audio audioduration (s) 3.95 12 | text stringlengths 23 137 |
|---|---|
የተሳልሁትንም እከፍላለሁ ደህንነት ከእግዚአብሄር ዘንድ ነው እግዚአብሄርም ኣሳውን አዘዘው እርሱም ዮናስን በየብስ ላይ ተፋው | |
ለእስራኤል ልጆች እንዲህ ብለህ ንገራቸው ወደ ከነኣን ምድር ዮርዳኖስን በተሻገራችሁ ጊዜበስህተት ነፍስ የገደለ ወደዚያ ይሸሽ ዘንድ | |
የሆኑትን ወንድሞቻቸውን ዘካርያስን ቤንን ያዝኤልን ሰሚራሞትን ይሂኤልን ኡኒን ኤልያብን በናያስን መእሴያን | |
በአቆስጣም ቁርበት መሸፈኛ ይሸፍኑት በመሸከሚያውም ላይ ያድርጉትአመዱንም ከመሰዊያው ላይ ያስወግዱ ሀ | |
አንድ ጎሞር ሙሉ ለልጅ ልጆቻችሁ ይጠበቅ አለ ሙሴም አሮንን አንድ ማድጋ ወስደህ ጎሞር ሙሉ | |
ጽዋዎቹንም ለማፍሰስም መቅጃዎቹን ያድርጉ ሁልጊዜም የሚኖር እንጀራ በእርሱ ላይ ይሁንበእነርሱም ላይ ቀይ መጐናጸፊያ ይዘርጉ | |
ስትባርኩአቸው እንዲህ በሉአቸውእግዚአብሄር ይባርክህ ይጠብቅህምእግዚአብሄር ፊቱን ያብራልህ ይራራልህም | |
እነርሱም ከሆር ተራራ ተጕዘው በሴልሞና ሰፈሩከሴልሞናም ተጕዘው በፉኖን ሰፈሩከፉኖንም ተጕዘው | |
ለእያንዳንዱ አራት አራት ፊት ለእያንዳንዱም አራት አራት ክንፍ ነበሩት የሰውም እጅ አምሳያ ከክንፎቻቸው በታች ነበረ | |
ህዝቡም አመኑ እግዚአብሄርም የእስራኤልን ልጆች እንደ ጐበኘ ጭንቀታቸውንም እንዳየ በሰሙ ጊዜ አጐነበሱ ሰገዱም | |
እግዚአብሄር በስድስት ቀን ሰማይንና ምድርን ባህርንም ያለባቸውንም ሁሉ ፈጥሮ በሰባተኛው ቀን አርፎአልና | |
የአኪጦብም ልጅ ሳዶቅ የአቤሜሌክም ልጅ አብያታር ካህናት ነበሩ ሱሳ ጸሀፊ ነበረ የዮዳሄ ልጅ በናያስ | |
በዚህ እረፍት የላችሁምና ተነስታችሁ ሂዱ በርኵሰት ምክንያት ክፉ ጥፋት ታጠፋችኋለች ነፋስንም ተከትሎ ስለ ወይን ጠጅና ስለ ስካር | |
ድንኳኑም አንድ እንዲሆን ያጋጥሙት ዘንድ አምሳ የናስ መያዣዎችን ሰሩ ለድንኳኑም መደረቢያ ከቀይ | |
ወደ ህዝቤም በር ወደ ኢየሩሳሌም ቀርቦአልና በጌት ላይ አታውሩ በአኮ ላይ እንባን አታድርጉ በቤትኣፍራ በትቢያ ላይ ተንከባለሉ | |
አውራ ጣት የቀኝ እግሩንም አውራ ጣት ያስነካዋልካህኑም ከዘይቱ በግራ እጁ ውስጥ ያፈስሰዋልካህኑም በግራ እጁ ውስጥ ካለው ዘይት በቀኝ ጣቱ ሰባት ጊዜ | |
በሉር ሰንፔር አልማዝ በሶስተኛውም ተራ ያክንት ኬልቄዶን አሜቴስጢኖስ በአራተኛውም ተራ ቢረሌ | |
በበኣላችሁ ጊዜ ለእግዚአብሄር አቅርቡሙሴም ለእስራኤል ልጆች እግዚአብሄር ሙሴን ያዘዘውን ሁሉ ነገራቸው | |
እንዲሁ አደረገ እግዚአብሄር እንዳዘዘው ሁሉ እንዲሁ አደረገ | |
የምሰሶቹንም ጕልላቶች ለበጠ የተሰጠውም ናስ ሰባ መክሊትና ሁለት ሺህ አራት መቶ ሰቅል ነበረ ከእርሱም | |
በኢየሩሳሌምም እንዳይነግስ ፈርኦን ኒካኡ በሀማት ምድር ባለችው በሪብላ አሰረው በምድሩም ላይ መቶ መክሊት | |
በአስጨናቂዎችሽ እጅ አኖረዋለሁ ጀርባሽንም ለሚሻገሩት እንደ መሬትና እንደ መንገድ አደረግሽላቸው | |
ይቀብሩአቸዋል የምድርም ህዝብ ሁሉ ይቀብሩአቸዋል በተመሰገንሁበትም ቀን ለክብር ይሆንላችኋል ይላል ጌታ እግዚአብሄር | |
ወሬህንም የሚሰሙ ሁሉ እጃቸውን በአንተ ላይ ያጨበጭባሉ ክፋትህ ሁልጊዜ ያላለፈችበት ሰው ማን ነውና | |
በዮርዳኖስም አጠገብ በሞኣብ ሜዳ ላይ ከቤትየሺሞት እስከ አቤልሰጢም ድረስ ሰፈሩእግዚአብሄርም ሙሴን | |
ሙሴም አለ የእግዚአብሄርን ትእዛዝ ለምን ትተላለፋላችሁ አይጠቅማችሁምእግዚአብሄር በእናንተ መካከል አይደለምና | |
በመደገፊያዎችም አጠገብ ሁለት አንበሶች ቆመው ነበር በስድስቱም እርከኖች ላይ በዚህና በዚያ አስራ ሁለት አንበሶች ቆመው ነበር | |
የድንኳኑን መደረቢያ በላዩ አደረገበት እግዚአብሄርም ሙሴን እንዳዘዘው ጽላቱን ወስዶ በታቦቱ ውስጥ አኖረው | |
በገበታው ላይ የሚኖሩትን እቃዎች ወጭቶቹንና ጭልፋዎቹን ጽዋዎቹንም መቅጃዎቹንም ከጥሩ ወርቅ አደረጋቸው | |
መንደሮችዋ መጊዶና መንደሮችዋ ዶርና መንደሮችዋ ነበሩ በእነዚህ የእስራኤል ልጅ የዮሴፍ ልጆች ተቀመጡ | |
በዚህ ቀን የማዝዝህን ነገር ጠብቅ እነሆ እኔ አሞራዊውን ከነኣናዊውንም ኬጢያዊውንም ፌርዛዊውንም ኤዊያዊውንም ኢያቡሳዊውንም | |
የዘይቱም ደንብ ከእያንዳንዱ የቆሮስ መስፈሪያ የባዶስን አስረኛ ክፍል ትሰጣላችሁ አስር የባዶስ መስፈሪያ አንድ የቆሮስ መስፈሪያ ነውና | |
የወርቅ ሻኵራ ሮማንም ሌላም የወርቅ ሻኵራ ሮማንም በቀሚሱ ዘርፍ ዙሪያውን ይሆናሉ | |
በስፍራቸውም ተቀመጡእግዚአብሄርም ተነሱ የዘሬድንም ፈፋ ተሻገሩ አለየዘሬድንም ፈፋ ተሻገርን | |
መልካም ዱቄት የተሞሉ ሚዛኑ እንደ መቅደሱ ሰቅል ሚዛን መቶ ሰላሳ ሰቅል የሆነ አንድ የብር ወጭት ሚዛኑም ሰባ ሰቅል የሆነ አንድ የብር ድስትእጣንም የተሞላ | |
መጽሀፈ ዜና መዋእል ቀዳማዊ ምእራፍ አስራ አራት የጢሮስም ንጉስ ኪራም | |
የሰልፉም ቀስት ይሰበራል ለአህዛብም ሰላምን ይናገራል ግዛቱም ከባህር እስከ ባህር ከወንዙም እስከ ምድር ዳርቻ ድርስ ይሆናል | |
የንጉሱንና የመኳንንቱን ትእዛዝ አሳወጀ እንዲህም አለ ሰዎችና እንስሶች ላሞችና በጎች አንዳችን አይቅመሱ አይሰማሩም | |
የዘበኞቹም አለቃ ናቡዘረዳን በከተማይቱ ውስጥ የቀረውን ህዝብ ሸሽተውም ወደ ባቢሎን ንጉስ የተጠጉትን የቀሩትንም ህዝብ አፈለሰ | |
የአምላክ ነጎድጓድ በረዶውም በዝቶአልና ወደ እግዚአብሄር ጸልዩ እለቅቃችሁማለሁ ከዚያም በኋላ በዚህ አትቀመጡም አላቸው | |
ሰማይ ሰማየ ሰማያትም ምድርም በእርስዋም ያለው ሁሉ የአምላክህ የእግዚአብሄር ነው ብቻ እግዚአብሄር ስለ አባቶችህ ደስ ብሎታል | |
አንዳንድ ጊዜም ደመናው ከማታ ጀምሮ እስከ ጥዋት ድረስ ይቀመጥ ነበር በጥዋትም ደመናው በተነሳ ጊዜ ይጓዙ ነበር | |
ታቈጠቁጣለች በእናንተም ላይ የሚያጕረመርሙባችሁን የእስራኤልን ልጆች ማጕረምረም ከእኔ ዘንድ አጠፋለሁሙሴም ለእስራኤል ልጆች ተናገራቸው | |
ከእነርሱ የተቈጠሩት የወንዶች ሁሉ ቍጥር ከአንድ ወር ጀምሮ ከዚያም በላይ የተቈጠሩት ሰባት ሺህ | |
እግዚአብሄር መንገዱን አቅንቶለት እንደ ሆነ ወይም እንዳልሆነ ለማወቅም ዝም አለ ግመሎቹም ከጠጡ በኋላ እንዲህ ሆነ | |
የሰራዊት ጌታ እግዚአብሄርም እንደ ላከኝ ታውቃላችሁ የጽዮን ልጅ ሆይ እነሆ መጥቼ በመካከልሽ እኖራለሁና ዘምሪ ደስም ይበልሽ | |
አለዚያም እገድልሻለሁ አለኝ ብላ መለሰችለት ዳዊትም ሸሽቶ አመለጠ ወደ አርማቴምም ወደ ሳሙኤል መጣ ሳኦልም | |
ትእዛዙንም ብታደምጥ ስርኣቱንም ሁሉ ብትጠብቅ በግብጻውያን ላይ ያመጣሁትን በሽታ አላደርስብህም | |
መንገድ ዳር በኤናይም ደጅ ተቀመጠች ሴሎም እንደ አደገ ሚስትም እንዳልሆነችው አይታለችና | |
ብረቱም ከሸክላው ጋር ተደባልቆ እንዳየሁ የብረት ብርታት ለእርሱ ይሆናል የእግሮቹም ጣቶች እኩሉ ብረት እኩሉም ሸክላ እንደ ነበሩ | |
ኣይኖቹንም አቀና እነሆም ግመሎች ሲመጡ አየ ርብቃም ኣይኖችዋን አቀናች ይስሀቅንም አየች ከግመልም ወረደች | |
ኤሽኮልም ሸለቆ በሄዱ ጊዜ ምድሪቱንም ባዩ ጊዜ እግዚአብሄር ወደ ሰጣቸው ምድር እንዳይገቡ የእስራኤልን ልጆች ልብ አደከሙ | |
ካህኑም ሁሉን የሚቃጠል መስዋእት የእሳት ቍርባን አድርጎ በእግዚአብሄር ዘንድ ጣፋጭ ሽታ እንዲሆን በመሰዊያው ላይ ያቃጥለዋል | |
በቢልሃ በኤጼም በቶላድ በቤቱኤል በሄርማ በጺቅላግ በቤትማርካቦት በሀጸርሱሲም በቤትቢሪ በሸኣራይም ይቀመጡ ነበር | |
ከይሁዳ ነገድም የሆነ የሆር የልጅ ልጅ የኡሪ ልጅ ባስልኤል እግዚአብሄር ለሙሴ ያዘዘውን ሁሉ አደረገ | |
ተራሮች ላይ ሰፈሩከኣብሪምም ተራሮች ተጕዘው በዮርዳኖስ አጠገብ በኢያሪኮ ፊት ባለው በሞኣብ ሜዳ ላይ ሰፈሩ | |
በመክደኛውም ላይና በመክደኛውም ፊት ይረጨዋልከእስራኤል ልጆች ርኵስነት ከመተላለፋቸውም ከሃጢአታቸውም የተነሳ ለመቅደሱ ያስተሰርይለታል | |
ዙፋንህ ከትውልድ እስከ ትውልድ ነው ስለ ምን ለዘላለም ትረሳናለህ ስለ ምንስ ለረጅም ዘመን ትተወናለህ አቤቱ ወደ አንተ መልሰን እኛም እንመለሳለን | |
የአሚሳዳይ ልጅ የአኪኤዘር መባ ይህ ነበረበአስራ አንደኛውም ቀን የአሴር ልጆች አለቃ የኤክራን ልጅ | |
ደግሞ ጸነሰች ሴት ልጅንም ወለደች እግዚአብሄርም ይቅር እላቸው ዘንድ የእስራኤልን ቤት ከእንግዲህ ወዲህ አልምርምና ስምዋን ሎሩሃማ ብለህ ጥራት | |
እንደ እግዚአብሄርም ቃል የአጐቴ ልጅ አናምኤል እኔ ወዳለሁበት ወደ ግዞቱ ቤት አደባባይ መጥቶ በብንያም አገር በኣናቶት ያለውን እርሻዬን እባክህ ግዛ | |
እግዚአብሄር እንዲሁ አዝዞኛልና እንዳትሞቱ በመገናኛው ድንኳን ደጃፍ ሌሊቱንና ቀኑን ሰባት ቀን ተቀመጡ | |
ከዚያም በኋላ ህዝቡ ከሀጼሮት ተጓዙ በፋራንም ምድረ በዳ ሰፈሩ | |
የስርየት መክደኛውንም በክንፎቻቸው ይሸፍናሉ ፊታቸውም እርስ በርሱ ይተያያል | |
ስለ ተፈታተኑኝነገሬንም ስላልሰሙ በእውነት ለአባቶቻቸው የማልሁላቸውን ምድር አያዩም ከእነርሱም የናቀኝ ሰው ሁሉ አያያትምባሪያዬ ካሌብ ግን | |
ሙሴም ተነስቶ ወደ ዳታንና ወደ አቤሮን ሄደ የእስራኤልም ሽማግሌዎች ተከተሉትማህበሩንም | |
በሬው ግን አስቀድሞ ተዋጊ ቢሆን ሰዎችም ለባለቤቱ ቢመሰክሩለት ባይጠብቀውም | |
በስርኣቴም አልሄዱምና ሰንበታቴንም አርክሰዋልና ነገር ግን ኣይኔ ራራችላቸው እኔም አላጠፋኋቸውም በምድረ በዳም ፈጽሜ አልፈጀኋቸውም | |
እስከ ማእዘኑ መውጫ ድረስ አደሰ ከማእዘኑም መውጫ ጀምረው እስከ በጉ በር ድረስ ወርቅ አንጥረኞችና ነጋዴዎች አደሱ | |
ለሌዋውያንም የምትሰጡት የከተማ መሰምርያ በከተማው ዙሪያ ከቅጥሩ ወደ ውጭ አንድ ሺህ ክንድ ይሁን | |
አንተ በዚያ እሞት ዘንድ ወደ ዮናታን ቤት አትመልሰኝ ብዬ በንጉሱ ፊት ለመንሁ በላቸው | |
ኢያሱም አለ ህያው አምላክ በመካከላችሁ እንደ ሆነ እርሱም ከፊታችሁ ከነኣናዊውን ኬጢያዊውንም ኤዊያዊውንም ፌርዛዊውንም ጌርጌሳዊውንም | |
ያእቆብ ግን ወደ ሱኮት ሄደ በዚያም ለእርሱ ቤትን ሰራ ለከብቶችም ዳሶችን አደረገ | |
በኣልም ድረስ በእነዚህ ከተሞች ዙሪያ የነበሩ መንደሮቻቸው ሁሉ ነበሩ መቀመጫቸውና የትውልዳቸው መዝገቦች እነዚህ ናቸው | |
ገና ወደ እርሱ ያመጡ ነበር የመቅደሱንም ስራ የሚሰሩ ጠቢባን ሁሉ የሚያደርጉትን ስራ ትተው መጡ እነርሱም ሙሴን | |
ከመቶ አምሳ ቀንም በኋላ ውሃው ጎደለ መርከቢቱም በሰባተኛው ወር ከወሩም በአስራ ሰባተኛው ቀን | |
በምስራቅም ወገን አምሳ ክንድ ርዝመት ያላቸውን መጋረጆች አደረገ በአንድ ወገንም የመጋረጆቹ ርዝመት አስራ አምስት ክንድ ምሰሶቹም ሶስት እግሮቹም ሶስት ነበሩ | |
የአባቶቻቸው አምላክ የአብርሃም አምላክ የይስሀቅም አምላክ የያእቆብም አምላክ እግዚአብሄር እንደ ተገለጠልህ እንዲያምኑ እጅህን ዘርግተህ ጅራትዋን ያዝ አለው | |
መጀመሪያ ከምታደርጉት ሊጥ አንድ እንጐቻ ለማንሳት ቍርባን ታቀርባላችሁ ከአውድማም እንደምታነሱት ቍርባን እንዲሁ ታነሳላችሁ | |
ንጉሱም ናቡከደነጾር መኳንንትንና ሹማምቶችን አዛዦችንና አዛውንቶችን በጅሮንዶችንና አማካሪዎችን | |
አባትና ልጁ ወደ አንዲት ሴት ይገባሉ መሰዊያውም ሁሉ አጠገብ ለመያዣነት በተወሰደው ልብስ ላይ ይተኛሉ በአምላካቸውም ቤት ውስጥ | |
ኢያሱ ባለበት ዘመን ሁሉ ከኢያሱም በኋላ በነበሩት ለእስራኤልም ያደረገውን የእግዚአብሄርን ስራ ሁሉ ባወቁት | |
ሳላውቅ ነፍሴ በከበረው ሰረገላ ላይ አስቀመጠችኝ | |
ወደ ተቀመጡት ሰዎች መልክተኞች ልከው ፍልስጥኤማውያን የእግዚአብሄርን ታቦት መልሰዋል ወርዳችሁም ወደ እናንተ አውጡት አሉ | |
ላባም ደረሰበት ያእቆብም ድንኳኑን በተራራው ተክሎ ነበር ላባም ከወንድሞቹ ጋር በገለኣድ ተራራ ድንኳኑን ተከለ | |
ይስሀቅም ለምን ወደ እኔ መጣችሁ እናንተ ጠልታችሁኛል ከእናንተም ለይታችሁ አሳድዳችሁኛል አላቸው እነርሱም አሉት | |
ታጋሽና ምህረቱ የበዛ አበሳንና መተላለፍን ይቅር የሚል ሃጢአተኞችንም ከቶ የማያነጻ የአባቶችን ሃጢአት እስከ ሶስትና እስከ አራት ትውልድ ድረስ በልጆች ላይ | |
ወንዞችንም ሁሉ ያደርቃል ባሳንና ቀርሜሎስም ላልተዋል የሊባኖስም አበባ ጠውልጎአል ተራሮችም ከእርሱ የተነሳ ታወኩ | |
ስለዚህ የሰው ልጅ ሆይ ለእስራኤል ቤት ተናገር እንዲህም በላቸው ጌታ እግዚአብሄር እንዲህ ይላል በዚህም ደግሞ አባቶቻችሁ ባደረጉት ኣመጽ አስቈጡኝ | |
የኔር ልጅ አበኔርና የሳኦል ልጅ የኢያቡስቴ ባሪያዎች ከመሃናይም ወደ ገባኦን ወጡ የጽሩያ ልጅ ኢዮአብና | |
እርስ በርሳቸውም ኑ አለቃ ሾመን ወደ ግብጽ እንመለስ ተባባሉሙሴና አሮንም በእስራኤል ልጆች ጉባኤ ፊት በግምባራቸው ወደቁ | |
ከአባቶቹ ጋር አንቀላፋ በአባቱም በዳዊት ከተማ ተቀበረ ልጁም ሮብኣም በእርሱ ፋንታ ነገሰ | |
በዚህ ነገር ብቻ እሺ ያልናቸው እንደ ሆነ ከእኛ ጋር ይቀመጣሉ ከከተማይቱም አደባባይ የሚወጡ ሁሉ | |
መቀመጫውንም የአደባባዩን መጋረጆች ምሰሶቹንም እግሮቻቸውንም የአደባባዩንም ደጃፍ መጋረጃ የማደሪያውን ካስማዎች | |
ከዚያም በእጁና በእግሩ ስድስት ስድስት ሁላሁሉ ሀያ አራት ጣቶች ያሉት አንድ ረጅም ሰው ነበረ እርሱም ደግሞ ከራፋይም የተወለደ ነበረ | |
እኔም የምሰጥህን ምስክር በታቦቱ ውስጥ ታኖረዋለህ በዚያም ከአንተ ጋር እገናኛለሁ የእስራኤልንም ልጆች ታዝዝ ዘንድ | |
ካህኑም አልኣዛር ከደምዋ በጣቱ ይወስዳል ከደምዋም ወደ መገናኛው ድንኳን ፊት ሰባት ጊዜ ይረጫልጊደሪቱም በፊቱ | |
የእግዚአብሄርም ቃል ወደ እኔ እንዲህ ሲል መጣ የሰው ልጅ ሆይ እንጀራህን በድንጋጤ ብላ ውሃህንም በመንቀጥቀጥና በሀዘን ጠጣ ለምድሪቱም ህዝብ | |
እንባዋም በጕንጭዋ ላይ አለ ከውሽሞችዋ ሁሉ የሚያጽናናት የለም ወዳጆችዋ ሁሉ ወነጀሉአት ጠላቶችም ሆኑአት ጋሜል | |
እግዚአብሄርም ሙሴን ይህ ህዝብ እስከ መቼ ይንቀኛል በፊቱስ ባደረግሁት ተአምራት ሁሉ እስከ መቼ አያምንብኝም ከርስታቸው አጠፋቸው ዘንድ |
End of preview. Expand in Data Studio
README.md exists but content is empty.
- Downloads last month
- 32