Dataset Viewer
Auto-converted to Parquet Duplicate
uid
stringlengths
15
15
task_type
stringclasses
1 value
domain
stringclasses
1 value
subdomain
stringclasses
1 value
context
stringlengths
434
3.94k
prompt
stringclasses
1 value
gold_answer
stringlengths
42
172
rubric
null
hallucination_targets
listlengths
1
1
targets_source
stringclasses
1 value
needs_review
bool
1 class
needs_fact_check
bool
1 class
source_link
stringlengths
36
42
datasource
stringclasses
1 value
summ-xlsum-0000
summarization
summarization
news
የ28 አመቷ ሴት ስሟ እንዲገለጥ ያልተፈለገ ሲሆን ንቦቹ አይኗ ውሰጥ ሲገቡ እርሷ አረም እያረመች ነበር ተብሏል። ዶ/ር ሆንግ ቺ ቲንግ ከታማሚዋ አይን ውስት አራት ሚሊ ሜትር ርዝመት ያላቸው ሃሊሲቲዴት ተብለው የሚጠሩት ወይም ማንኛውንም እርጥበት ስለሚወዱ በተለምዲ ላብ ቀሳሚ የሚል ስያሜ ያላቸው ንቦችን ጎትተው ሲያወጡ ክው ብለው ደንግጠው ነበር። ታማሚዋ አሁን ከሆስፒታል የወጣች ሲሆን በቤቷ ሆና እያገገመች ነው ተብሏል። ስዊት ቢ (ላብ ቀሳሚ) የሚባሉት የንብ ዝርያዎች በማንኛውም እርጥበት የሚሳቡ ሲሆ...
የሚከተለውን ጽሑፍ በአጭሩ አጠቃለው ጻፉ።
በታይዋን ከአንዲት ሴት አይን ውስጥ ዶክተሮች አራት ንቦችን አወጡ። በደሴቲቱ እንዲህ አይነት ነገር ታይቶም ተሰምቶም አይታወቅም ሲሉ ተናግረዋል።
null
[ "faithfulness" ]
xlsum_test_split
false
false
https://www.bbc.com/amharic/47890772
xlsum_test_split (300 items)
summ-xlsum-0001
summarization
summarization
news
ፎቶ፡ GettyImages የአረና ፓርቲ ሊቀመንብር አቶ አብርሃ ደስታ በላፈው ረቡዕ የፓርቲው አባል ንብረት የሆኑ 16 ፍየሎች በትግራይ ክልል ቆላ ተምቤን ወረዳ ንኡስ ወረዳ ወርቅ አንባ ቀይሕ ተኽሊ ቀበሌ ውስጥ መታሰራቸውን ለቢቢሲ ገልጸዋል። • ህወሓትና የትግራይ ወጣቶች፡ ሆድና ጀርባ? • "108ኛው" ፓርቲ ለኢትዮጵያ ፖለቲካ ምን ይዞ? የፍየሎቹ ባለቤት የሆኑት አቶ ዜናዊ አስመላሽ 16 ፍየሎቻቸው ታስረውባቸው እንደነበረ ተናግረው፤ ታስረው ከነበሩት ፍየሎች ሶስቱ አምልጠው ወደ ቤት መመለሳቸውን ለቢቢ...
የሚከተለውን ጽሑፍ በአጭሩ አጠቃለው ጻፉ።
ከሰሞኑ ባለቤትነታቸው የአረና ትግራይ ፓርቲ አባል ናቸው የተባሉ አስራ ስድስት ፍየሎች የመታሰራቸው ዜና የማህበራዊ ሚዲያ ተጠቃሚዎች መነጋገሪያ ሆኖ ቆይቷል።
null
[ "faithfulness" ]
xlsum_test_split
false
false
https://www.bbc.com/amharic/news-49520577
xlsum_test_split (300 items)
summ-xlsum-0002
summarization
summarization
news
ይህ በሚሊዮኖች ዘንድ ተወዳጅነት ያተረፈ ማሕበራዊ ድር-አምባ እንዴት የአሜሪካ መንግሥት የደህንነት ስጋት ሊሆን ቻለ? ቲክ ቶክ ላይ የሚለጠፉ ምስሎች አብዛኛውን ጊዜ ፈገግ የሚያሰኙ ናቸው። አንዳንዶቹ ከጥቂት ሰከንድ በላይ ዕድሜ የላቸውም። ቢሆንም ግን ድርጅቱ ከእነዚህ ምስሎች ሚሊዮኖች ያተርፋል። መተግበሪያው የዓለም ገበያን የተቀላቀለው ታኅሣሥ 2010 ነው። ነገር ግን በፍጥነት የሚሊዮኖችን ተንቀሳቃሽ ስልክ ለማዳረስ ጊዜ አልወሰደበትም። በመቶ ሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ደንበኞቹ ወጣቶች ናቸው። ቲክ ቶክ ልክ...
የሚከተለውን ጽሑፍ በአጭሩ አጠቃለው ጻፉ።
የአሜሪካው ፕሬዝደንት ዶናልድ ትራምፕ ቲክ ቶክ የተሰኘው የተንቀሳቃሽ ምስሎች መጋሪያ በአሜሪካ ድርጅት ካልተገዛ ሊያግዱት እንደሚችሉ አስጠንቅቀዋል።
null
[ "faithfulness" ]
xlsum_test_split
false
false
https://www.bbc.com/amharic/news-53666144
xlsum_test_split (300 items)
summ-xlsum-0003
summarization
summarization
news
ሚኒስትሩን ዶ/ር ስለሺ በቀለን ዋቢ አድርገው የአገር ውስጥ ሚዲያዎች እንደዘገቡት የውሃ ሙሌቱ የግድቡን ተፈጥሯዊ የግንባታ ሂደት በጠበቀ መልኩ እየተከናወነ እንደሆነ ገልጸዋል። ከሰሞኑ በሕዳሴው ግድብ አካባቢ የተገኙት የሳተላይት ምስሎች በግድቡ ውስጥ ያለው የውሃ መጠን እየጨመረ መሆኑን ያመላከቱ ሲሆን፣ ይህም ምስል ትክክለኛ መሆኑንና የግድቡ ሙሌት መጀመሩን የሚያሳይ መሆኑ ሚኒስትሩ መግለፃቸው ተዘግቧል። የግድቡ ሙሌት መጀመሩን አስመልክቶ ሚኒስትሩ ለቢቢሲ በሰጡት ምላሽ ዘገባው "በስህተት የወጣ ነው፤ ...
የሚከተለውን ጽሑፍ በአጭሩ አጠቃለው ጻፉ።
የታላቁ ሕዳሴ ግድብ የመጀመሪያ ምዕራፍ ውሃ ሙሌት መጀመሩን የውሃ፣ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስቴር ማስታወቁን የአገር ውስጥ ሚዲያዎች የዘገቡ ቢሆንም በይፋ አለመጀመሩን ሚኒስትሩ ለቢቢሲ ተናግረዋል።
null
[ "faithfulness" ]
xlsum_test_split
false
false
https://www.bbc.com/amharic/news-53420111
xlsum_test_split (300 items)
summ-xlsum-0004
summarization
summarization
news
በ140 ሃገራት ውስጥ የሚኖሩ 150 ሺህ የሚሆኑ ሰዎች ቃለመጠይቅ የተደረገላቸው ሲሆን ከእነዚህ መካከል አንድ ሶስተኛ የሚሆኑት ድብርት እየተጫናቸው እንደመጣ የተናገሩ ሲሆን፤ ቢያንስ ከአምስቱ በአንዱ የሃዘን እና የብስጭት ስሜት ተመዝግቧል። ዓመታዊው ጋሉፕ ዓለም አቀፍ የውስጣዊ ስሜት ሪፖርት (Gallup Global Emotions Report) ሰዎችን አዎንታዊ እና አሉታዊ ልምዶቻቸውን ጠይቋል። • የዓለማችን ለኑሮ ምቹ የሆኑ 10 ከተሞች እነማን ናቸው? • የማትተነፍሰው ከተማ: አዲስ አበባ ከተጠየቁት ...
የሚከተለውን ጽሑፍ በአጭሩ አጠቃለው ጻፉ።
የሰው ልጆች ተናዳጅ፣ ድብርታም እና ጭንቀታም እየሆኑ መምጣታቸውን በዓለም አቀፍ ደረጃ የተከናወን ጥናት አመለከተ።
null
[ "faithfulness" ]
xlsum_test_split
false
false
https://www.bbc.com/amharic/news-48065373
xlsum_test_split (300 items)
summ-xlsum-0005
summarization
summarization
news
ከዚህ ቀደም 30 ያህል አገራት ላይ ተመሳሳይ እርምጃ የወሰደችው እንግሊዝ አሁን ደግሞ ከዝርዝሩ ውስጥ ኢትዮጵያ፣ ኳታርን፣ ኦማንንና ሶማሊያን ማካተቷን አስታውቃለች። አገሪቱ ለዚህ እንደምክንያት ያቀረበችው እየተካሄደ ያለው የወረርሽኙ ክትባት መስጠት ዘመቻ ወሳኝ ደረጃ ላይ ባለበት ወቅት በደቡብ አፍሪካ በብራዚል የተገኙትን የመሰሉ አዲስ አይነት የኮሮናቫይረስ ዝርያዎችን ለመከላከል ነው ተብሏል። ከኮሮናቫይረስ ጋር በተያያዘ በእንግሊዝ "ቀዩ ዝርዝር" ውስጥ ከተካተቱት ከኢትዮጵያና ከሦስቱ አገራት ከአርብ ...
የሚከተለውን ጽሑፍ በአጭሩ አጠቃለው ጻፉ።
እንግሊዝ በኮሮናቫይረስ ስጋት ምክንያት ኢትዮጵያን ጨምሮ ከአራት አገራት ወደ ግዛቷ የሚገቡ ተጓዦች ላይ ከመጪው አርብ ጀምሮ እገዳ መጣሏን አስታወቀች።
null
[ "faithfulness" ]
xlsum_test_split
false
false
https://www.bbc.com/amharic/news-56398439
xlsum_test_split (300 items)
summ-xlsum-0006
summarization
summarization
news
የንጽህና መጠበቂያው ሞዴስ ሲሠራ ትላንት ባልተለመደ ሁኔታ ያለ አስተዋዋቂ የተካሄደው የኦስካር የሽልማት ሥነ ሥርዐት በርካታ ጥቁር ፊልም ሠሪዎች ጎልተው የወጡበት ነበር። 'ብላክ ፓንተር' በምርጥ ኦሪጅናል ስኮር፣ በፕሮዳክሽን ዲዛይንና በኮስቲውም ዲዛይን ሦስት ሽልማቶች አግኝቷል። በተጨማሪም ዛንዚባር የተወለደው የሮክ ኤንድ ሮል ሙዚቀኛ ህይወትና ሥራ የሚዳስሰው ፊልም እንዲሁም፣ ለበርካታ ዓመታት ሽልማት ሳይገኝ የቆየው ስፓይክ ሊ ተሸልሟል። ሌላው ተሸላሚ የጽህና መጠበቂያ ሞዴስ ላይ የሚያተኩረው ዘጋቢ ...
የሚከተለውን ጽሑፍ በአጭሩ አጠቃለው ጻፉ።
የሴቶች ንፅህና መጠበቂያ (ሞዴስ) በምትሰራ አንዲት ወጣት ሴት ህይወት ላይ ያተኮረው ዘጋቢ ፊልም ኦስካር አሸንፏል።
null
[ "faithfulness" ]
xlsum_test_split
false
false
https://www.bbc.com/amharic/news-47355184
xlsum_test_split (300 items)
summ-xlsum-0007
summarization
summarization
news
የፓኪስታን አቪየሽን ሚኒስትር ከትናንት በስቲያ ረቡዕ ይፋ እንዳደረጉት አብዛኛዎቹ የንግድ አውሮፕላን የሚያበሩ የአውሮፕላን 'ሾፌሮች' የማብረሪያ ፈቃዳቸው የተጭበረበረ ነው፡፡ ይህ የማጥራት ዘመቻን የቀሰቀሰው ባለፈው ወር በፓኪስታን 97 ሰዎችን ጭኖ ይበር የነበረ አውሮፕላን ለማረፍ ሲቃረብ በካራቺ መከስከሱን ተከትሎ ነው፡፡ በዚህ አደጋ ከ2 ተሳፋሪዎች ውጭ በሙሉ አልቀዋል፡፡ የመከስከሱ ምክንያት ሲፈተሸም የአብራሪው ብቃት ማነስ እንደሆነ ተደርሶበታል፡፡ የአቪየሽን ሚኒስትሩ ለፓኪስታን ፓርላማ ሲናገሩ የ...
የሚከተለውን ጽሑፍ በአጭሩ አጠቃለው ጻፉ።
የፓኪስታን ዓለም አቀፍ አየር መንገድ 150 አውሮፕላን አብራሪዎችን መንጃ ፈቃዳቸውን ሰርዞባቸዋል፡፡
null
[ "faithfulness" ]
xlsum_test_split
false
false
https://www.bbc.com/amharic/news-53188958
xlsum_test_split (300 items)
summ-xlsum-0008
summarization
summarization
news
የላብራቶሪው ምርመራ ውጤት ናቪቾክ ስለመመረዙ ማረጋገጫ ነው ሲሉ የአሌክሴ ናቪቾክ ደጋፊዎች ተናግረዋል። የጀርመን መንግሥት አሌክሴ ላይ የተፈጸመውን ድርጊት አጥብቆ እንደሚያወግዝ ገልጾ፤ ሩሲያ በአስቸኳይ ማብራሪያ እንድትሰጥ ጀርመን ጠይቃለች። መራሂተ መንግሥት አንጌላ መርክል በጉዳዩ ላይ ከካቢኔ አባላቶቻቸው ጋር አስቸኳይ ስብሰባ መቀመጣቸውም ተነግሯል። የሩሲያ ፕሬዝደንት ቭላድሚር ፑቲንን በድፍረት በመተቸትና በማብጠልጠል የሚታወቀው አሌክሴ ናቫልኒ ድንገተኛ ህመም ካጋጠመው በኋላ ለህክምና ወደ ጀርመን ...
የሚከተለውን ጽሑፍ በአጭሩ አጠቃለው ጻፉ።
የሩሲያው ፕሬዝደንት ቭላድሚር ፑቲንን በድፍረት በመተቸት የሚታወቀው አሌክሴ ናቫልኒ ‘ናቪቾክ’ በሚሰኝ የነርቭ ስርዓትን በሚያውክ መርዝ መመረዙን የጀርመን መንግሥት ይፋ አደረገ።
null
[ "faithfulness" ]
xlsum_test_split
false
false
https://www.bbc.com/amharic/news-54003566
xlsum_test_split (300 items)
summ-xlsum-0009
summarization
summarization
news
ቦይንግ፤ የ737 ኤንጂ አውሮፕላኖች ክንፋቸው ሊሰነጠቅ እንደሚችል ይፋ ማድረጉን ተከትሎ፤ በርካታ አየር መንገዶች አውሮፕላናቸውን እየፈተሹ ነው። • ቦይንግ ትርፋማነቴ ቀንሷል አለ • ቦይንግ 737 ወንዝ ውስጥ ገባ • ቦይንግ የ737 ማክስ ሶፍትዌርን አሻሽያለሁ አለ አጃንስ ፍራንስ ፕሬስ እንደዘገበው፤ በመላው ዓለም ወደ 50 የሚጠጉ አውሮፕላኖች ከበረራ ታግደዋል። ካንታስ አውሮፕላኑ ላይ የተገኘው ስንጥቅ አሁን ላይ ለአደጋ ባያጋልጥም፤ ደህንነታቸው አስተማማኝ ያልሆነ አውሮፕላኖችን ማብረር እንደማያስፈል...
የሚከተለውን ጽሑፍ በአጭሩ አጠቃለው ጻፉ።
የአውስትራሊያው አየር መንግድ ካንታስ፤ ቦይንግ 737 ኤንጂ የተባለው አውሮፕላን ላይ በማግኘቱ አውሮፕላኑን ከበረራ ማገዱን ይፋ አደረገ።
null
[ "faithfulness" ]
xlsum_test_split
false
false
https://www.bbc.com/amharic/news-50258987
xlsum_test_split (300 items)
summ-xlsum-0010
summarization
summarization
news
እጆቼን አለመታጠቤ ክትባት እንደመወጋት ያህል ነው -ፒት ሄግሴት በሚያቀርበው ፕሮግራም ፒት አነዚህ ጥቃቅን ፍጥረታት (ጀርሞች) በዓይን ስለማይታዩ የሉም ብሎ ማመኑን ተናግሯል። "እራሴን ነው የምከትበው" በማለት የሃርቫርድና የፕሪንስተን ምሩቁ ተናግሯል። ደስታን አጥብቀን ስለፈለግን ለምን አናገኘውም? መጠቀም ያቆምናቸው ስድስት የአካል ክፍሎች ይህንም ኑዛዜ ያስከተለው ኤድ ሄንሪ እና ጄደዳያ ቢላ የተሰኙት ባልደረቦቹ ያደረ ፒዛ እበላለሁ ሲላቸው ይህም ይግረማችሁ ብሎ ነበር። "በ2019 ለእራሴ ቃል የገባ...
የሚከተለውን ጽሑፍ በአጭሩ አጠቃለው ጻፉ።
ፎክስ እና ጓደኞቹ የተሰኘው የቴሌቪዥን ፕሮግራም አቅራቢ የሆነው ፒት ሄግሴት በቀጥታ ሥርጭት ወቅት "ጀርም እውነት ስላልሆነ" አጆቹን ለ10 ዓመታት እንዳልታጠበ አሳውቋል።
null
[ "faithfulness" ]
xlsum_test_split
false
false
https://www.bbc.com/amharic/news-47208299
xlsum_test_split (300 items)
summ-xlsum-0011
summarization
summarization
news
በዚህ ምክር ቤት ስር ደግሞ ምርጫ ቦርድና የምርጫ ህግን ማሻሻል፤ በተጨማሪ እንደ ሰብዓዊ መብት ኮሚሽን፣ እንባ ጠባቂ ተቋምና ፌደሬሽን ምክር ቤት ያሉትን ተቋማዊ ይዘታቸውን መፈተሽ ላይ የሚሠራ የዲሞክራሲያዊ ተቋማት የተሰኘ ቡድን ተቋቁሟል። በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የህግ ትምህርት ቤት መምህር የሆኑት የቡድኑ አስተባባሪ ዶ/ር ጌታቸው አሰፋ የምርጫ ህጉና ምርጫ ቦርድን የማሻሻሉ ነገር ቅድሚያ እንዲሰጣቸው ተብሎ ቡድኑ እዚህ ላይ ትኩረት አድርጎ እየሠራ እንደሆነ ይናገራሉ። ቡድኑ እንደ ሃሳብ እየተወያየባ...
የሚከተለውን ጽሑፍ በአጭሩ አጠቃለው ጻፉ።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐብይ አህመድ የተለያዩ ህጎችን ለማሻሻል ይረዳ ዘንድ የፍትህና የህግ ስርዓት ማሻሻያ ምክር ቤት ካቋቋሙ ቆየት ብሏል።
null
[ "faithfulness" ]
xlsum_test_split
false
false
https://www.bbc.com/amharic/news-46299419
xlsum_test_split (300 items)
summ-xlsum-0012
summarization
summarization
news
ካቡጋ ፈረንሳይ ውስጥ አዝኒዬር ሱር ሴን በተሰኘ ሥፍራ ማንታቸውን ቀይረው እየኖሩ ነበር ተብሏል። ዓለም አቀፉ የሩዋንዳ ወንጀል ችሎት የ84 ዓመቱን ግለሰብ በዘር ማጥፋት ወንጀል እና የሰው ልጅ ላይ ሰቆቃን በመፈፀም ወንጀል ይፈልጋቸዋል። በፈረንጆቹ 1994 የሁቱ አክራሪዎች 800 ሺህ ያክል ሰዎችን ሲጨፍጭፉ ሰውዬው አክራሪዎቹን በገንዘብ ደግፈዋል ይባላል። የሁቱ አማፅያን በወቅቱ የአናሳዎቹን ቱትሲዎችና የፖለቲካ ተቀናቃኞቻቸውን ዒላማ አድርገው ነበር ጥፋት የፈፀሙት። ዩናይትድ ስቴትስ፤ ካቡጋ ያለበትን ...
የሚከተለውን ጽሑፍ በአጭሩ አጠቃለው ጻፉ።
ፌሊሲዬን ካቡጋ፤ በሩዋንዳ የዘር ማጥፋት ወንጀል እጅጉን ተፈላጊ ሰው ናቸው። ሰውዬው ፈረንሳይ ውስጥ በቁጥጥር ሥር መዋላቸውን የፈረንሳይ ፍትህ ሚኒስቴር አስታውቋል።
null
[ "faithfulness" ]
xlsum_test_split
false
false
https://www.bbc.com/amharic/news-52691409
xlsum_test_split (300 items)
summ-xlsum-0013
summarization
summarization
news
አቶ አባይ ወልዱ፣ ወ/ሮ ቅዱሳን ነጋ፣ አብረሃም ተከስተ (ዶ/ር)፣ ሰለሞን ኪዳነ (ዶ/ር) እና አቶ ስብሐት ነጋ አቶ ስብሃት ነጋና አቶ አባይ ወልዱን ጨምሮ ሌሎች ተጠርጣሪዎች በፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት አራዳ ምድብ ችሎት የቀረቡ ሲሆን ፖሊስ ከሰባት ቀናት በፊት በጠየቀው ቀጠሮ መሰረት የደረሰበትን የምርመራ ሂደት ለችሎቱ አብራርቷል። ተጠርጣሪዎቹ በሃገር ክህደት ወንጀል፣ በክልሉ በሚገኘው የሰሜን ዕዝ ላይ ጥቃት በማድረስና፣ በመሳሪያ በታገዘ አመፅና ሁከት በማነሳሳት በሚሉ ወንጀሎች ነው ፍር...
የሚከተለውን ጽሑፍ በአጭሩ አጠቃለው ጻፉ።
አቶ ስብሃት ነጋና አቶ አባይ ወልዱን ጨምሮ ክሳቸው በሁለት መዝገብ የተያዘ ከአስራ አምስት በላይ የህወሓት አባላት ትናንት ፍርድ ቤት ቀረቡ ።
null
[ "faithfulness" ]
xlsum_test_split
false
false
https://www.bbc.com/amharic/55829617
xlsum_test_split (300 items)
summ-xlsum-0014
summarization
summarization
news
ቦኒፌስ ኢግቤንጉ (ዶ/ር) ከመምህርነቱ በተጨማሪም ፓስተር ሲሆን ዘጋቢ ፊልሙ ከታየ በኋላ ከሚያገለግልበት ቤተ ዕምነትም ታግዷል። የቢቢሲ የምርመራ ዘገባ የተሰራው በምዕራብ አፍሪካ በሚገኙ ዩኒቨርስቲዎች ውስጥ ሲሆን፣ መምህራኖች የተማሪዎችን ውጤት ለማሻሻል ወሲብን እንደመደራደሪያነት እንደሚያቀርቡ ያሳያል። ይህ የምርመራ ዘገባ በትናንትናው ዕለት ከተላለፈ በኋላ በምዕራብ አፍሪካና በሌሎች ሀገራትም በርካቶች በማህበራዊ ሚዲያ ላይ እነርሱ በሚማሩበት ተቋምም ተመሳሳይ ነገር እንደሚፈፀም እየጠቀሱ ፅፈዋል። •...
የሚከተለውን ጽሑፍ በአጭሩ አጠቃለው ጻፉ።
በናይጄሪያ የሚገኘው ዩኒቨርስቲ ኦፍ ሌጎስ የቢቢሲ የምርመራ ዘገባ'ሴክስ ፎር ግሬድ' ከተላለፈ በኋላ መምህሩን ማገዱን አስታወቀ።
null
[ "faithfulness" ]
xlsum_test_split
false
false
https://www.bbc.com/amharic/49969038
xlsum_test_split (300 items)
summ-xlsum-0015
summarization
summarization
news
አማዱ ዲያሎ፤ ከጣልያኑ ክለብ አትላንታ ወደ እንግሊዝ ፕሪሚዬር ሊግ ኃያሉ ዩናይትድ በጥር ወር የዝውውር መስኮት ነው የመጣው። ዲያሎ ከኤቶ አልፎ በጣሊያን ሴሪ-አ ለሮማ፣ ለፓርማ ከተጫወተው ሌላኛው አይቮሪ ኮስታዊ ዠርቪንሆ ጋር እየተነፃፀረ ነው። ለዩዲኒዜና ቬሮና ለአስር ዓመታት ያክል የተጫወተው ኢማኑኤል ባዱ "ዲያሎ የአፍሪካ ከዋክብትን ብቃት አጣምሮ የያዘ ነው" ሲል ለቢቢሲ አፍሪካ ስፖርት ይናገራል። "ኳስ ይዞ በመጫወት ረገድ የሳሙኤል ኤቶን ብቃት ይዟል። ኳስ መያዝ እንዴት እንዳለበት ያውቃል። ደግ...
የሚከተለውን ጽሑፍ በአጭሩ አጠቃለው ጻፉ።
አይቮሪ ኮስታዊው አዲሱ የማንቸስተር ዩናይትድ አማድ ዲያሎ፣ ከኮከብ አፍሪካዊያን ተጫዋቾች አንዱ የሆነው ሳሙኤል ኤቶን ይተካል እየተባለ እየተሞካሸ ነው።
null
[ "faithfulness" ]
xlsum_test_split
false
false
https://www.bbc.com/amharic/news-55960585
xlsum_test_split (300 items)
summ-xlsum-0016
summarization
summarization
news
አይኤምኤፍ የዘንድሮ እና የቀጣዩ ዓመት ምጣኔ ሃብታዊ እድገት ይቀንሳል ሲል ትንበያ ሰጥቷል። ከቻይና ጋር የተጧጧፈው የንግድ ጦርነት ከባድ የኢኮኖሚ ቀውስ ሊያስከትል ይችላልም ብሏል። •አሜሪካ የቻይና እቃዎች ላይ አዲስ ታሪፍ ጣለች "የሃገራት የንግድ ፖሊሲ የፖለቲካ ፍላጎታቸውን የሚያንፀባርቅ ነው። በርካታ ሃገራት ደግሞ ፖለቲካዊ ቀውስ ውስጥ ናቸው፤ ይህም ሌላ አደጋ ሊያስከትል ይችላል" ሲሉ የምጣኔ ሃብት ባለሙያው ሞሪስ ኦብስፌልድ ይናገራሉ። በቅርቡ ቻይና የ60 ቢሊየን ዶላር አዲስ የንግድ ታሪፍ በአ...
የሚከተለውን ጽሑፍ በአጭሩ አጠቃለው ጻፉ።
ዓለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም (አይኤምኤፍ) በቅርቡ ባደረገው የዓለም ምጣኔ ሃብት ግምገማ በአሜሪካ እና በቻይና መካከከል የተጀመረው የንግድ ጦርነት ዓለምን 'አደኽይቶ' አደጋ ላይ ይጥላል በማለት አስጠንቅቋል።
null
[ "faithfulness" ]
xlsum_test_split
false
false
https://www.bbc.com/amharic/news-45809619
xlsum_test_split (300 items)
summ-xlsum-0017
summarization
summarization
news
ራቃ ከአይ አስ ነጻ መውጣቷን የሚያረጋግጥ ይፋዊ እወጃ እየተጠበቀ ነው የሶሪያ ዲሞክራሲያዊ ኃይሎች አይ ኤስ የሞት ቅጣትን በይፋ ሲያስፈጽምበት የነበረውን የአል-ናይም አደባባይም ተቆጣጥረናል ብለዋል። ድላቸውም በቅርብ ሰዓታት በይፋ እስኪታወጅ እየተጠባበቁ ነው። ከ3000 በላይ የሚሆኑ ንጹኃንም ባለፉት ጥቂት ቀናት ውስጥ ከአይ ኤስ ነጻ ሆነዋል። ጦሩ ለወራት ከተማዋን ከቦ የአይ ኤስ ታጣቂዎች እስኪወጡ እየተጠባበቀ ነበር ራቃ አይ ኤስ ከአውሮፓውያኑ 2014 ጀምሮ ከተቆጣጣራቸው ትልልቅ ከተሞች አንዷ ነበ...
የሚከተለውን ጽሑፍ በአጭሩ አጠቃለው ጻፉ።
በሶሪያ የሚገኘው በአሜሪካ የሚደገፈው ጦር የአይ ኤስ መቀመጫ የነበረችውን ራቃን መቆጣጠሩንና አሁን የቀሩት ጥቂት ታጣቂዎች ብቻ መሆናቸውን ገልጿል።
null
[ "faithfulness" ]
xlsum_test_split
false
false
https://www.bbc.com/amharic/news-41637010
xlsum_test_split (300 items)
summ-xlsum-0018
summarization
summarization
news
ነርስ ሆስፒታል ውስጥ በዚህ ምክንያትም ባለፈው ዓመት ቫይረሱ ካደረሰው ሰብዓዊ ጉዳት በላይ አሁን እያስተናገደች ነው። የሚወጡ መረጃዎች እንደሚያሳዩትም የታማሚዎች ቁጥር ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ መምጣቱን ነው። ለአብነት በኮሮና ተኅዋሲ ለሚጠቁ ጽኑ ህሙማን እጅግ አስፈላጊ የሆነውን የትንፋሽ መስጫ መሳሪያ (ቬንትሌተር) የሚያስፈልጋቸው የኮሮናቫይረስ ህሙማን ቁጥር በአንድ ወር ያህል በከፍተኛ ሁኔታ አሻቅቧል። የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ከተቀሰቀሰ ወዲህ በዩናይትድ ኪንግደም ለመጀመሪያ ጊዜ በሜካኒካል ቬንትሌተ...
የሚከተለውን ጽሑፍ በአጭሩ አጠቃለው ጻፉ።
አዲሱ የኮሮናቫይረስ ዝርያ መቀስቀስን ተከትሎ ዩናይትድ ኪንግደም በቫይረሱ በከፍተኛ ሁኔታ እየተጠቃች ነው።
null
[ "faithfulness" ]
xlsum_test_split
false
false
https://www.bbc.com/amharic/news-55785212
xlsum_test_split (300 items)
summ-xlsum-0019
summarization
summarization
news
አምባሳደር መለስ አለም እና የላሙ ፕሮጀክት ዳይሬክተር ጄኔራል ሲልቪስተር ካሱኩ በፕሮጀክቱ ዳይሬክተር ጄኔራል ሲልቪስተር ካሱኩ የሚመራው ይህ የልዑክ ቡድን፤ ከሚያዚያ 26 እስከ ግንቦት 2 ቀን 2011 ዓ.ም በኢትዮጵያ በሚያደርገው ቆይታ ከተለያዩ የመንግሥት አካላት ጋር ውይይት ያደርጋል ተብሎ ይጠበቃል። በዚህ ጉብኝት ላይ 30 የሚሆኑ አባላት የላሙ ኮርደር ልማት የደረሰበትን ደረጃ በተመለከተ ከኢትዮጵያ የመንግሥት ኃላፊዎች ጋር የሚወያይ ሲሆን በተጨማሪ በኬንያ በኩል የደረሰበትን ደረጃ ማብራሪያ እንደ...
የሚከተለውን ጽሑፍ በአጭሩ አጠቃለው ጻፉ።
የላሙ ኮሪዶር ልማት ፕሮጀክት የቦርድ አባላት በኢትዮጵያ ጉብኝት ሊያደርጉ መሆኑን በኬንያ የኢትዮጵያ ኤምሳሲ አስታወቀ።
null
[ "faithfulness" ]
xlsum_test_split
false
false
https://www.bbc.com/amharic/news-48167001
xlsum_test_split (300 items)
summ-xlsum-0020
summarization
summarization
news
ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ኢራን የአሜሪካ ጥምር ዜግነት ያላቸውን በርካታ ዜጎች ለጠላት አገር አሜሪካ ይሰልላሉ በሚል ምክንያት ዘብጥያ ስታወርድ ሰንብታለች። ግለሰቡ በስም ባይጠቀስም ከዚህ ቀደም ተከሶ በዋስ የወጣና ክሱን ከውጭ ሆኖ እየተከታተለ የነበረ ሰው ነው ብላለች። ሆኖም የክስ ሂደቱን ከውጭ ሆኖ እየተከታተለ ሳለ ተደብቆ ምዕራባዊ ድንበር አቋርጦ ሊያመልጥ ሲል ነው በቁጥጥር አዋልኩት ያለችው። የኢራን መገናኛ ብዙሃን ባለፈው ሳምንት አንድ አሜሪካዊ ኢራናዊ ጥምር ዜግነት ያለው ነጋዴ ነኘ የሚል ኢማድ ሻር...
የሚከተለውን ጽሑፍ በአጭሩ አጠቃለው ጻፉ።
ኢራን 'ለጠላት አገር አሜሪካ' ሲሰልል ነበር ያለችውን ዜጋዋን በቁጥጥር ሥር አዋለች።
null
[ "faithfulness" ]
xlsum_test_split
false
false
https://www.bbc.com/amharic/55814356
xlsum_test_split (300 items)
summ-xlsum-0021
summarization
summarization
news
ይህ መረጃ ይፋ የሆነው በሚቀጥሉት 20 ዓመታት አጠቃላይ የዓለም የፕላስቲክ አጠቃቀም ችግርና መጠን ምን እንደሚመስል በተደረገ ጥናት ላይ ነው። ከሊድስ ዩኒቨርሲቲ የመጡት ዶክተር ኮስታስ ቬሊስ እንደሚሉት ቁጥሩ እጅግ አስፈሪ ቢሆንም ችግሩን ለመቅረፍ የሰው ልጅ የደረሰበት የቴክኖሎጂ ምጥቀትና ስልጣኔ ከፍተኛ አስተዋጽኦ ሊኖረው ይችላል። '' በሚቀጥሉት 20 ዓመታት ሊኖር ስለሚችለው ጉዳት ጠቅለል ያለ ጥናት ሲሰራ ይሄ የመጀመሪያው ሲሆን የፕላስቲክ ክምሩ ምን ያክል መጠን እንደሚኖረው ማሰብ ከባድ ነው። ም...
የሚከተለውን ጽሑፍ በአጭሩ አጠቃለው ጻፉ።
የዓለም መንግሥታት ጠንከር ያለ እርምጃ ለመውሰድ ቁርጠኛ የማይሆኑ ከሆነ 1.3 ቢሊየን ቶን የሚመዝን ፕላስቲክ በጎርጎሳውያኑ 2040 በምድር ላይ እና በውሃ አካላት ላይ ሊገኝ እንደሚችል ተጠቁሟል።
null
[ "faithfulness" ]
xlsum_test_split
false
false
https://www.bbc.com/amharic/news-53583270
xlsum_test_split (300 items)
summ-xlsum-0022
summarization
summarization
news
መሣሪያው አንድ ሰው በቫይረሱ ከተያዘ ግለሰብ ጋር የቅርብ ግንኙነት ካደረገ ለግለሰቡ መረጃ የሚሰጥ ነው። መሣሪያው በበሽታው ከተያዙ ሰዎች ጋር ንክኪ ያላቸውን ሰዎች ለማሰስ ጥቅም ላይ ለሚውሉ መተግበሪያዎች የመረጃ ግብዓት እንደሚሰጥ ተገልጿል። መሣሪያውን መጠቀም የሚፈልጉ ሰዎች ማንነታቸውን ሳያሳውቁ መመዝገብ ይችላሉ። ቫይረሱ ከያዛቸው ሰዎች ጋር ንክኪ ማድረግ አለማድረጋቸው የሚጣራውም የስልካቸውን ብሉቱዝ በመጠቀም ነው። መሣሪያውን የሚጠቀም ሰው ካገኛቸው ሰዎች መካከል ኮቪድ-19 የተገኘባቸው ግለሰቦች...
የሚከተለውን ጽሑፍ በአጭሩ አጠቃለው ጻፉ።
አፕል እና ጉግል ኮሮናቫይረስ ካለበት ሰው ጋር ንክኪ ያላቸውን ሰዎች የሚጠቁም መሣሪያ እየሠሩ ነው።
null
[ "faithfulness" ]
xlsum_test_split
false
false
https://www.bbc.com/amharic/news-52253421
xlsum_test_split (300 items)
summ-xlsum-0023
summarization
summarization
news
የማህበራዊ ሚዲያው የሴራ (ኮንስፓይረሲ) ድረ ገጽ የሆነውን 'ኢንፎዋርስ' አቅራቢ አሌክስ ጆንስ፣ የእንግሊዙ ድርገጽ አርታኢ ፖል ጆሴፍ እና የቀድሞው 'የበሬይትባርት' አርታኢ ሚሎ ይአኖፓውሎስን በጥላቻ ንግግር ከሷቸዋል። የጸረ አይሁድ መልዕክቶችን ያስተላለፈውና 'የኔሽን ኦፍ ኢስላም' መሪ የሆነው ሉዊስ ፋራካሃንም ከታገዱት መካከል ነው። • ፌስቡክ የጽንፈኛ አመለካከት አራማጆችን ሊያግድ ነው • እነ ፌስቡክ ግላዊ መረጃዎትን ያለአግባብ እንደሚጠቀሙበት ያውቃሉ? በእንግሊዝ እንደሚገኘው ብሪቴይን ፈርስት ...
የሚከተለውን ጽሑፍ በአጭሩ አጠቃለው ጻፉ።
"አደገኛ ግለሰቦች" ያላቸውን በርካታ ታዋቂ ሰዎች ገጽ ማገድ መጀመሩን ፌስቡክ አስታወቀ።
null
[ "faithfulness" ]
xlsum_test_split
false
false
https://www.bbc.com/amharic/48146415
xlsum_test_split (300 items)
summ-xlsum-0024
summarization
summarization
news
ቀደም ብሎ ባለሥልጣናት የትራምፕ አስተዳደር ከፍተኛ ባለሙያዎች የፋይዘር/ባዮንቴክ ክትባት ከሚሰጣቸው ሰዎች መካካል እንደሚሆኑ ተናግረው ነበር። ይሁን እንጂ ትራምፕ በእቅዶቹ ላይ ማስተካካያ እንዲደረግ መጠየቃቸውን ተናግረዋል። አሜሪካ ክትባቱን ለድንገተኛ/ አስቸኳይ ጊዜ ለመጠቀም የፈቀደች ሲሆን ሥርጭቱ ዛሬ እንደሚጀምር ተገልጿል። ይህ ክትባት ኮቪድ -19ን 95 በመቶ የመከላከል አቅም አለው ተብሏል። የመጀመሪያው ሦስት ሚሊየን ክትባትም በመላው አሜሪካ በ50 ግዛቶች በሚገኙ የተለያዩ አካባቢዎች ተሰራጭቷ...
የሚከተለውን ጽሑፍ በአጭሩ አጠቃለው ጻፉ።
የአሜሪካው ፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ በቀጣዮቹ ቀናት ለዋይት ሐውስ ባለሥልጣናት የኮሮናቫይረስ ክትባት ለመስጠት የተያዘውን እቅድ መቀየራቸውን አስታወቁ።
null
[ "faithfulness" ]
xlsum_test_split
false
false
https://www.bbc.com/amharic/news-55285687
xlsum_test_split (300 items)
summ-xlsum-0025
summarization
summarization
news
ሬፓን ከገነባው ቤት ፊት ለመጀመሪያ ጊዜ ሬፓን የኢትዮጵያን መሬት የረገጠው ገና በአንድ ዓመቱ ነበር። ሱዳን በጦርነት ስትታመስ ነው ቤተሰቡ የኢትዮጵያን ድንበር አቋርጦ ሸርኮሌ የስደተኞች መጠለያ የገባው። ያኔ ጨቅላ ነበር፥ ከሚነግሩት ውጪ ሁኔታዎች እንዴት እንደነበሩ አያስታውስም፤ ሁኔታዎች ተረጋግተዋል ተብሎ ወደ ትውልድ ስፈራው ከተመለሰ በኋላ ግን ያሰበው ሁሉ እንዳልነበር በመሆኑ ለሁለተኛ ጊዜ ስደተኛ ሆኖ ወደ ኢትዮጵያ መምጣት ግድ ሆኖበት ከዓመታት በኋላ ተመልሷል። የዛሬ 14 ዓመት ወደ ኢትዮጵያ ...
የሚከተለውን ጽሑፍ በአጭሩ አጠቃለው ጻፉ።
ይህ ሬፓን ሳዲቅ ነው። ከጀርባው የሚታየው ደግሞ ለመገንባት ሰባት ወራት የፈጀበት፣ በሸርኮሌ የስደተኞች መጠለያ ውስጥ የሚገኘው ባለ 2 ፎቅ መኖሪያ ቤቱ ነው።
null
[ "faithfulness" ]
xlsum_test_split
false
false
https://www.bbc.com/amharic/news-48758440
xlsum_test_split (300 items)
summ-xlsum-0026
summarization
summarization
news
"መንገድ ላይ ከጓደኞቼ ጋር የእግር ጉዞ እያደረገን እያለ ነው ያየኋት። እንዳየኋት ወደድኳት" ይላል ወንድሙ ሁለት አስርት ዓመታት የተሻገረውን የአብሮነት ጥንስስ ሲተርክ። መተያየት ወደትውውቅ፥ እርሱም ወደ ፍቅር ግንኙነት ሲያድግ ጊዜ አልፈጀበትም። ለጥቆም ትዳር መጣ። ልጆች ተከታተሉ። ሶፍያ የእስልምና እምነቷን እንደያዘች፥ ወንድሙም ከክርስትና የኃይማኖት ጎዳና ፈቀቅ ሳይል። "መጀመሪያ ስንገናኝ የኃይማኖታችን መለያየት ብዙም ችግር ሆኖ አልታየኝም" ትላለች ሶፍያ። "ልጅነትም ስለነበረ ስለዚህ ጉዳይ አ...
የሚከተለውን ጽሑፍ በአጭሩ አጠቃለው ጻፉ።
የኮምቦልቻዎቹ ጥንዶች ሶፍያ ሰይድ እና ወንድሙ ነጋ የተገናኙት በአስራ ዘጠኝ ሰማንያዎቹ መጨረሻ ነው። ሁለቱም ገራገር ተማሪዎች ሳሉ።
null
[ "faithfulness" ]
xlsum_test_split
false
false
https://www.bbc.com/amharic/news-47512843
xlsum_test_split (300 items)
summ-xlsum-0027
summarization
summarization
news
በአካባቢ ደህንነት ላይ ትልቅ ችግር የሚያስከትሉት የፕላስቲክ ቁሳቁሶች የአካባቢ ጥበቃ ስምምነቶች ትኩረት መሆናቸውን ኤክስፐርቶች ይናገራሉ። ስለዚህም ተስፋ በተጣለበት ስብሰባ ፕላስቲኮች የሚያስከትሉትን የአካባቢ ቀውስ የሚያስቆም ጠንካራ ስምምነት እንዲደረግ በኬንያ ናይሮቢ የከተሙት ልዑካን ዝግጅት እያደረጉ ነው። ስምምነቶቹ በጠንካራ እርምጃ የሚታገዙ እንደሚሆኑም ይታመናል። ልዑካኑ ፕላስቲኮችና ጥቃቅን ፕላስቲክ ነክ ቆሻሾች የሚያስከትሉትን ችግር ለመቅረፍ የሚረዱ አማራጮችንም እየተመለከቱ ነው። አሜሪካ ...
የሚከተለውን ጽሑፍ በአጭሩ አጠቃለው ጻፉ።
ከጥቂት ቀናት በኋላ በሚደረገው የተባበሩት መንግሥታት የአካባቢ ጥበቃ ሚኒስትሮች ስብሰባ ላይ ሃገራት ፕላስቲክ ቆሻሻዎች ባህሮችን እንዳይበክሉ የሚያስችሉ ጠንካራ ስምምነቶችን እንደሚያደርጉ ይጠበቃል።
null
[ "faithfulness" ]
xlsum_test_split
false
false
https://www.bbc.com/amharic/news-42220572
xlsum_test_split (300 items)
summ-xlsum-0028
summarization
summarization
news
በኢንዶኔዢያው ላየን ኤርና በኢትዮጵያ አየር መንገድ አውሮፕላኖች ላይ በደረሰው አደጋ ለሞቱት 346 ሰዎች ከቦይንግ የገንዘብ ድጋፍ ፈንድ ወጪ ተደርጎ ለአደጋዎቹ ሰለባ ቤተስቦች እንዲከፈል 50 ሚሊዮን ዶላር ተመድቧል። በሐምሌ ወር ቦይንግ ይፋ ያደረገው ቀሪ የ100 ሚሊዮን ዶላር ገንዘብ ደግሞ ለትምህርትና ለልማት ፕሮግራሞች ይውላል ተብሏል። • "ምርኩዜን ነው ያጣሁት" የካፒቴን ያሬድ አባት • "ለአውሮፕላኑ መከስከስ ፓይለቶች ተጠያቂ ሊሆኑ አይችሉም" አቶ ተወልደ ገብረማርያም ገንዘቡን የሚከፍለው አካል...
የሚከተለውን ጽሑፍ በአጭሩ አጠቃለው ጻፉ።
በቦይንግ 737 ማክስ 8 አውሮፕላን አደጋ የሞቱ ሰዎች ቤተሰቦች ከቦይንግ ኩባንያ ለእያንድንዱ ሟች 144 ሺህ 500 ዶላር ሊከፈላቸው ነው።
null
[ "faithfulness" ]
xlsum_test_split
false
false
https://www.bbc.com/amharic/49806682
xlsum_test_split (300 items)
summ-xlsum-0029
summarization
summarization
news
በሴይንት ፒትስበርግ የሚገኘው የአሜሪካ ቆንፅላ ሊዘጋ ነው የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር እንዳሉት ሩሲያዊያንን ከሀገራቸው ያስወጡ ሀገራት ሁሉ "ተመጣጣኝ" የሆነ ምላሽ ይጠብቃቸዋል። ይህ እርምጃ የመጣው በደቡባዊ እንግሊዝ ይኖር የነበረ የሩሲያ የቀድሞ ሰላይ እና ልጁ ነርቭን በሚጎዳ መርዝ መመረዛቸውን ተከትሎ ነው። ዋይት ሀውስ ይህ የሩሲያ ዲፕሎማቶችን ከሀገሯ የማስወጣት ድርጊት "ያልተጠበቀ አይደለም" ሲል ባወጣው መግለጫ ላይ አመልክቷል። መግለጫው አክሎም "በአሜሪካና በሩሲያ መካከል ያለውን ግንኙነት ...
የሚከተለውን ጽሑፍ በአጭሩ አጠቃለው ጻፉ።
ሩሲያ እንግሊዝ ውስጥ የቀድሞ የሩሲያ ሰላይ መመረዙን ተከትሎ አሜሪካ ለወሰደችው እርምጃ አፀፋ ይሆን ዘንድ 60 የአሜሪካ ዲፕሎማቶችን ከሀገሯ እንዲወጡ ያደረገች ሲሆን በሴይንት ፒትስበርግ የሚገኘውን ቆንስላም ዘግታለች።
null
[ "faithfulness" ]
xlsum_test_split
false
false
https://www.bbc.com/amharic/43593599
xlsum_test_split (300 items)
summ-xlsum-0030
summarization
summarization
news
የቄለም ወለጋ ዞን የጸጥታና ህዝብ ደህንነት ኃላፊ አቶ ሃብታሙ ታምሩ በበኩላቸው አምስት ሰዎች በመከላከያ ኃይል መገደላቸውን አረጋግጠዋል። ነገር ግን እሳቸው እንደሚሉት የተገደሉት ሰዎች ንጹሃን ሳይሆኑ የታጠቁ ሃይሎች ናቸው ብለዋል። "የመከላከያ ሰራዊት እርምጃ የወሰደው በንጹሃን ዜጎች ላይ ሳይሆን በታጠቁ እና በአካባቢው በሚንቀሳቀሱ ሽፍቶች ላይ ነው" ብለዋል። •በኦነግ እና በመከላከያ ሠራዊት መካከል በምዕራብ ኦሮሚያ ግጭት እንደነበር ተነገረ •«ኦነግ ሀገር ለመገንጠል ነው የምሠራው ብሎ አያውቅም» ...
የሚከተለውን ጽሑፍ በአጭሩ አጠቃለው ጻፉ።
በቄለም ወለጋ ዞን በጋዎ ቄቤ ወረዳ ሽመላ ቀበሌ ውስጥ በመከላከያ ሠራዊት አምስት ሰዎች መገደላቸውን የአካባቢው ነዋሪዎች ተናግረዋል።
null
[ "faithfulness" ]
xlsum_test_split
false
false
https://www.bbc.com/amharic/news-48703122
xlsum_test_split (300 items)
summ-xlsum-0031
summarization
summarization
news
ፊልሰን አብዱላሂ አህመድ መጋቢት 3/2012 ዓ.ም በጠቅላይ ሚኒስትሩ በዕጩነት ቀርበው በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ሹመታቸው ከጸደቀው ሚኒስትሮች መካከል ለእንዲህ አይነቱ ከፍተኛ የመንግሥት ኃላፊነት ከበቁት መካከል አዲሷ የሆነችው ወ/ሮ ፊልሰን በማኅበረሰቦች መካከል መግባባትን ለመፍጠር የሚሰራ የቴሌቪዥን ጣቢያን መስርታ ስትሰራ ቆይታለች። የ29 ዓመቷ ወ/ሮ ፊልሰን እስካሁን በኢትዮጵያ ውስጥ በሚኒስትርነት የኃላፊነት ቦታ ላይ ካገለገሉ ወጣት ተሿሚዎች መካከልም የምትጠቀስ እንደሆነም ይነገራል። ከጥቂት ...
የሚከተለውን ጽሑፍ በአጭሩ አጠቃለው ጻፉ።
ወይዘሮ ፊልሰን አብዱላሂ የሴቶች ህፃናትና ወጣቶች ሚኒስትር ሆና ተሹማለች።
null
[ "faithfulness" ]
xlsum_test_split
false
false
https://www.bbc.com/amharic/50869132
xlsum_test_split (300 items)
summ-xlsum-0032
summarization
summarization
news
ስድስቱ ሰዎች ከዩናይትድ ኪንግደም በቅርብ የተመለሱ መሆናቸው የተገለፀ ሲሆን፣ ቫይረሱ ከተገኘባቸው በኋላ ራሳቸውን አግልለው እንዲቀመጡ መደረጉ ተነግሯል። ሕንድ ከዩናይትድ ኪንግደም የሚመጣ ምንም አይነት የአየር ትራንስፖርትን ያገደችው ባለፈው ሳምንት ነበር። ባለሙያዎች አዲሱ የኮሮናቫይረስ ዝርያ በፍጥነት የሚዛመት መሆኑን ገልፀው ነገር ግን አደገኛነቱ እምብዛም ነው ብለዋል። ሕንድ በኮሮናቫይረስ መያዛቸውን ያረጋገጠቻቸው ዜጎቿ ቁጥር 10 ሚሊዮን ያለፈ ሲሆን ይህም በተህዋሲው ከተጠቁ የዓለም አገራት መካ...
የሚከተለውን ጽሑፍ በአጭሩ አጠቃለው ጻፉ።
በአዲሱ የኮሮናቫይረስ ዝርያ የተያዙ ስድስት ግለሰቦች በሕንድ መገኘቱ ተገለፀ።
null
[ "faithfulness" ]
xlsum_test_split
false
false
https://www.bbc.com/amharic/news-55476791
xlsum_test_split (300 items)
summ-xlsum-0033
summarization
summarization
news
የአውስትራሊያ የግመል ወተት ንግድ ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጎመራ መጥቷል። በአገሪቱና በዓለም አቀፍ ደረጃም የግመል ወተት ፍላጎት እየጨመረ ነው። ላውረንና ቤተሰቦቿ በግመል ወተት ንግድ የተሰማሩት ትርፋማ ስለሆነ ብቻ ሳይሆን፤ ሥራውን ስለሚወዱት ጭምርም ነው። ግመሎቹን ከቤተሰቡ አባላት ለይተው እንደማያዩዋቸው ትናገራለች። • የዱቄት ወተት እና የእናት ጡት ወተት ምንና ምን ናቸው? "እንደ ሰው የተለያየ ባህሪ አላቸው። አጠገባቸው ሆነሽ ስለ ምንም ጉዳይ ብታወሪ ይረዱሻል" ትላለች። ብዙ የአውስታራሊያ አርሶ አ...
የሚከተለውን ጽሑፍ በአጭሩ አጠቃለው ጻፉ።
ላውረን ብሪስቤን ኪውካሜል የተባለ የግመል ወተት ማቀነባበሪያ አላት። በአውስትራሊያ ብቸዋኛው ፈቃድ ያለው ማቀነባበሪያ ነው።
null
[ "faithfulness" ]
xlsum_test_split
false
false
https://www.bbc.com/amharic/48946953
xlsum_test_split (300 items)
summ-xlsum-0034
summarization
summarization
news
የሶማሊያ የግብርና ሚንስቴር በከፍተኛ ሁኔታ አዝርእትን ሊያወድም የሚችለው አንበጣ "በሶማሊያውያን የምግብ ደህንነት ላይ አደጋ ደቅኗል" ብሏል። ምርት ከሚሰበሰብበት ሚያዚያ ወር በፊት የአንበጣ መንጋውን በሶማሊያ መቆጣጠር እንደማይቻል ተነግሯል። የተባበሩት መንግሥታት በሶማሊያ እና በኢትዮጵያ የተከሰተው መንጋ በአገራቱ 25 ዓመታት ታሪክ ታይቶ የማይታወቅ ነው ብሏል። የምግብ እና ግብርና ድርጅት (ፋኦ) እንደሚለው ጎረቤት አገር ኬንያ ደግሞ ይህን መሰል የአንበጣ መንጋ ሲገጥማት ከ70 ዓመታት በኋላ ለመጀ...
የሚከተለውን ጽሑፍ በአጭሩ አጠቃለው ጻፉ።
የበረኃ አንበጣ በምስራቅ አፍሪካ መስፋፋቱን ተከትሎ ሶማሊያ ብሔራዊ አደጋ አዋጅ አወጀች።
null
[ "faithfulness" ]
xlsum_test_split
false
false
https://www.bbc.com/amharic/news-51353265
xlsum_test_split (300 items)
summ-xlsum-0035
summarization
summarization
news
ቀዳማዊ ሃይለስላሴ በእንግሊዝ ቆይታቸው ወቅት የጣልያን ጦር ኢትዮጵያን በተቆጣጠረበት ወቅት ንጉሥ ኃይለ ሥላሴ እ.አ.አ. ከ1936 እስከ 1940 ድረስ በስደት ኑሯቸውን በእንግሊዟ ባዝ አድርገው እንደነበር ይታወሳል። • ላሊበላ፡ የመፍትሔ ያለህ የሚለው ብሔራዊ ቅርስ • ችግኝን በዘመቻ መትከል መቼ ተጀመረ? በእንግሊዝ ቆይታቸውም ዌስቶን ሱፐር ሜር ወደ ሚባል ቦታ በመሄድ በውሃ ዋና ይዝናኑ እንደነበር ይነገራል። 'ብሉ ፕሌክ' በመባል የሚታወቀው ይህ የክብር ማስታወሻ እንግሊዝ ውስጥ የማይረሳ ሥራ የሠሩ ...
የሚከተለውን ጽሑፍ በአጭሩ አጠቃለው ጻፉ።
ለቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ እንግሊዝ ውስጥ 'ባዝ' ተብሎ በሚታወቀው ቦታ ለነበራቸው ቆይታ እና 'ዌስቶን ሱፐር ሜር' የተባለውን ቦታ የጎበኙበትን ወቅት ለመዘከር በማሰብ የክብር ማስታወሻ የሆኑ ሁለት ሰማያዊ ምልክቶች በስማቸው ተቀመጠላቸው።
null
[ "faithfulness" ]
xlsum_test_split
false
false
https://www.bbc.com/amharic/news-49792957
xlsum_test_split (300 items)
summ-xlsum-0036
summarization
summarization
news
የአርሜንያ ጠቅላይ ሚኒስትር ኒኮል ፓሺንያን እንዳስታወቁት የአዘርባጃን ወታደሮች በአየር እና በዘመናዊ የጦር መሳሪያዎች በመታገዝ ጥቃት ሰንዝረዋል። አክለውም የአርሜንያ ወታደሮች በበኩላቸው በሰጡት ምላሽ ሁለት የአዘርባጃን ሄሊኮፕተሮችን እና ሶስት ሰው አልባ አውሮፕላኖችን ተኩሰው መጣላቸውን አስታውቀዋል። አዘርባጃን በበኩሏ አርሜንያ በአወዛጋቢው ክልል መስመር ላይ ተቀጣጣይ ፈንጂዎችን በመጠቀም ዘመቻ መክፈቷን ገልጻለች። ናጎርኖ- ካራባክ የተባለውን ክልል ተከትሎ ለረዥም ዓመታት የቆየው ይህ የሁለቱ አገ...
የሚከተለውን ጽሑፍ በአጭሩ አጠቃለው ጻፉ።
ናጎርኖ- ካራባክ ተብሎ በሚታወቀው አወዛጋቢ ክልል ውስጥ የአርሜንያናና የአዘርባጃን ወታደሮች መጋጨታቸው ተዘገበ።
null
[ "faithfulness" ]
xlsum_test_split
false
false
https://www.bbc.com/amharic/news-54314815
xlsum_test_split (300 items)
summ-xlsum-0037
summarization
summarization
news
በቁጥጥር ስር የዋሉት ዛሬ ረፋድ ላይ ስለታሰሩ የአብን አባላት ሁኔታና አያያዝ ሁኔታ ጋር ለመወያየት ወደ አዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ባመሩበት ወቅት እንደሆነ የአብን ሊቀ መንበር ዶ/ር ደሳለኝ ጫኔ ለቢቢሲ ገልፀዋል። በወቅቱ ቦታው ላይ የነበሩት ዶ/ር ደሳለኝ እንዲሚያስረዱት ውይይታቸውን ጨርሰው በር ላይ እንደደረሱ የደህንነት ሰዎች ነን የሚሉ ግለሰቦች ለምርመራ እንደሚፈለጉ ገልፀው አቶ ክርስቲያን መውጣት እንደማይችሉ ነግረዋቸዋል። •አብን ከ100 በላይ አባላቶቼ ታስረዋል አለ •"ብ/ጄኔራል አሳምነውን ...
የሚከተለውን ጽሑፍ በአጭሩ አጠቃለው ጻፉ።
የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ ክርስቲያን ታደለ በዛሬው ዕለት መታሰራቸው ተገልጿል።
null
[ "faithfulness" ]
xlsum_test_split
false
false
https://www.bbc.com/amharic/news-48957923
xlsum_test_split (300 items)
summ-xlsum-0038
summarization
summarization
news
ላሪ ተስለር ከት፣ ኮፒ እና ፔስት የሚሉትን ሦስት የኮምፒውተር ትዕዛዝ አይነቶች የፈጠረው ግለሰብ ላሪ ተስለር ይባላል። የኮምፒውተር ልሂቁ ላሪ በ74 ዓመቱ ከዚህ ዓለም በሞት ተለይቷል። ላሪ በግዙፉ የቴክኖሎጂ ማዕከል ሲልከን ቫሊ መሥራት የጀመረው እንደ ጎርጎሮሳውያኑ በ1960ዎቹ መባቻ ነበር። ያኔ ኮምፒውተር ያላቸው ሰዎች እምብዛም አልነበሩም። • የሰዎችን ማንነት የሚለየው ቴክኖሎጂ እያከራከረ ነው • ሞና ሊሳ "ነፍስ ዘራች" ላሪ የፈጠራቸው ኮፒ፣ ፔስት እና ከት የኮምፒውተር አጠቃቀምን አቅልለዋል፤ ...
የሚከተለውን ጽሑፍ በአጭሩ አጠቃለው ጻፉ።
ከት፣ ኮፒ፣ ፔስት፤ በርካቶቻችን እኒህን ሦስት ትዕዛዞች ለኮምፒውተራችን አስተላልፈን ጽሑፍን ከአንድ ምዕራፍ ወደ ሌላው ቀድተናል፣ አላስፈላጊ ሀተታንም አስወግደናል።
null
[ "faithfulness" ]
xlsum_test_split
false
false
https://www.bbc.com/amharic/51569205
xlsum_test_split (300 items)
summ-xlsum-0039
summarization
summarization
news
ከሕብረተሰቡ መመሪያ አፈንግጦ ስህተት የሠራው ይህ ልዑል፤ 'የጎሣ መሪ የሆነ ንጉሥ ሁለት ሚስት ማግባት አይችልም' የሚለውን የኮንሶዎች ሕግ ተላልፎ ሁለት ትዳር መሠረተ። የልዑሉ ድርጊት የሌሎች ጎሣ መሪዎችን ልብ አሳዘነ፤ አስቆጣቸውም። በዚህ ብቻ አላበቁም፤ 'ቅጣትም ይከትልሃል' ሲሉ በየኑ። •የጠቅላይ ሚኒስትሩ 200 ሚሊዮን ችግኞች •"እናቴ ካልመጣች አልመረቅም" ኢዛና ሐዲስ ከማንችስተር ዩኒቨርስቲ •ኢትዮጵያ ወደ አውሮፓና እስያ ሠራተኞችን ልትልክ ነው ብይኑ ደግሞ እንዲህ ይላል፤ 'ከዚህ በኋላ ንጉ...
የሚከተለውን ጽሑፍ በአጭሩ አጠቃለው ጻፉ።
በድሮ ዘመን ነው አሉ። ከዘጠኙ የኮንሶ ጎሣዎች አንዱ የሆነው የፋሻ ጎሣ ንጉሥ የነበሩት አልሞጌ ቤተሰብ አባል የሆነ አንድ ልዑል የንጉሣዊያን ቤተሰብ የማያደርገውን አደረገ፤ ሕግ ጣሰ።
null
[ "faithfulness" ]
xlsum_test_split
false
false
https://www.bbc.com/amharic/news-49043802
xlsum_test_split (300 items)
summ-xlsum-0040
summarization
summarization
news
የከተማዋ ነዋሪዎች እንደነገሩን ከሆነ በሞያሌ ከተማ መናሃሪያ አካባቢ በኦሮሞ እና በሶማሌ ተወላጆች መካከል ግጭት ከተከሰ በኋላ የእጅ ቦንብ ተወርውሮ ቢያንስ ሁለት ግለሰቦች ሲገደሉ በርካቶች ደግሞ ለጉዳት ተዳርገዋል። የሞያሌ ወረዳ ጤና ጣቢያ ጽ/ቤት ምክት ሃላፊ የሆኑት አቶ ሁሩካ ጎዳና ለቢቢሲ እንደተናገሩት በፍንዳታው ሁለት ሰዎች መገደላቸውን እና ወደ 63 የሚጠጉ ሰዎች ላይ ደግሞ ጉዳት መድረሱን ተናግረዋል። ከዞኑ የኮምዩኒኬሽን ፅህፈት ቤት ያገኘነው መረጃ እንደሚያመለተው የሟቾቹ ቁጥር አራት የደረ...
የሚከተለውን ጽሑፍ በአጭሩ አጠቃለው ጻፉ።
በሞያሌ ከተማ በተፈጠረ ግጭት አራት ሰዎች ሲገደሉ ቁጥራቸው ከ60 በላይ የሚሆኑት ላይ ደግሞ ጉዳት መድረሱን የዓይን እማኞች ለቢቢሲ ተናግረዋል።
null
[ "faithfulness" ]
xlsum_test_split
false
false
https://www.bbc.com/amharic/news-43793093
xlsum_test_split (300 items)
summ-xlsum-0041
summarization
summarization
news
ይሁን እንጂ አሁንም ድምጻዊው መቀበር ያለበት በአዲስ አበባ ነው በሚል ተቃውሟቸውን የሚያሰሙ በርካቶች ናቸው። ከዛሬ ጠዋት ጀምሮ አነስተኛ ቁጥር ያላቸው ሰዎች በአምቦ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም በመገኘት ሽኝት አድርገዋል። በስታዲየሙ የተገኘው ሰው ቁጥር አነስተኛ እንዲሆን የተደረገው በደኅንነት ስጋት መሆኑ ተነግሯል። • ከሃጫሉ ግድያ በኋላ ቢያንስ የ67 ሰዎች ህይወት መጥፋቱ ተገለጸ • የሰኔ 15ቱ አይነት ግድያን ለመድገም ታቅዶ እንደነበር የፌደራል ፖሊስ ገለፀ • በአምቦ የሃጫሉ አጎትን ጨምሮ አምስት ሰዎ...
የሚከተለውን ጽሑፍ በአጭሩ አጠቃለው ጻፉ።
የድምጻዊ ሃጫሉ ሁንዴሳ የቀብር ሥነ ሥርዓት በአምቦ ከተማ በሚገኘው የገዳመ ኢየሱስ ቤተ ክርስቲያን ውስጥ ተፈጸመ።
null
[ "faithfulness" ]
xlsum_test_split
false
false
https://www.bbc.com/amharic/news-53260523
xlsum_test_split (300 items)
End of preview. Expand in Data Studio
README.md exists but content is empty.
Downloads last month
26