text
stringlengths
384
122k
ኢህአዴግ ያነበረው የጎሳ ፌደራሊዝም ስሁትነት ከሚገለጥባቸው ክልሎች አንዱ ከ50 በላይ የሚሆኑ ብሄሮችን አጭቆ የያዘው፣ሌሎች ክልሎች በዘራቸው ሲሰየሙ በአቅጣጫ የተሰየመው የደቡብ ብሄር ብሄረሰቦች እና ህዝቦች ክልል ነው፡፡በዚህ ክልል ውስጥ ከሚኖሩ በርካታ ብሄረሰቦች አንዱ የሲዳማ ብሄረሰብ በአቅጣጫ ስም ከተሰየመው ክልል ወጥቶ፣በብሄሩ ስም የሚጠራ የራሱን ክልል የመመስረት ጥያቄ ሲያቀርብ ዘለግ ያሉ አመታትን አስቆጥሯል፡፡ የሲዳማ ብሄር ይህን ሲል ከሚያቀርባቸው መከራከሪያዎች ቀዳሚው በህገ-መንግስቱ የተደነገገውን፣ ለብሄረሰቦች የተሰጠውን እስከ መገንጠል የሚዘልቀውን የራስን እድል በራስ የመወሰን መብት ነው፡፡ ሁለተኛው ደግሞ ወደ 5 ሚሊዮን የሚጠጋው የሲዳማ ህዝብ ቁጥር እና የያዘው ሰፊ የቆዳ ስፋት በደቡብ ክልል ካሉ ብሄረሰቦች ቀዳሚውን አብላጫ ቁጥር የሚይዝ ሲሆን በሃገር ደረጃም ከሶማሌ ህዝብ ቀጥሎ አራተኛው ትልቅ የህዝብ ቁጥር ነው የሚለው መከራከሪያ ነው፡፡ እንደ ሶስተኛ ምክንያት ሊነሳ የሚችለው ዞኑ ቡና አብቃይ ከሆኑት አንዱ በመሆኑ ክልል ለመሆን የተፈጥሮ ሃብትም አያንስም በሚል ነው፡፡የሃዋሳ ከተማ በሲዳማ ዞን መሬት ላይ መከተሟ የሲዳማ ልሂቃን ከተማዋን ለሲዳማ ክልል ዋና ከተማነት አጥብቀው እንዲመኟት ያደረገ ሁነኛ ምክንያት ነው፡፡ይህ ነገር ኦሮሚያ ክልል አዲስ አበባ በግዛቴ ላይ በመንጣለሏ ለእኔ ትገባለች ከሚለው ነገር ጋር ይመሳሰላል፡፡ ይህ ተመሳስሎሽ ጉዳዩን በየፈርጃቸው የሚያሚያቀነቅኑትን ኦነጎችን ከሲአኖቸ መሳ ሳያደርግ አልቀረምና OMN የተባለው በኦሮሞ ጉዳዮች ላይ የሚያተኩረው ሚዲያ ለሲአን አባላት እና ደጋፊዎች ድምፅ ሊሆን ይሞክራል፡፡ በዚሁ ሚዲያ ዘወትር ብቅ የሚሉት እነ ኦቦ ፀጋየ አራርሳም የሲዳማ ልሂቃንን ጥያቄ አንዳንዴ ከራሳቸው ከሲዳማ ልሂቃ በበለጠ አክራሪነት ሲያራግቡት ያጋጥማል፡፡ የሲዳማ ክልልን ጥያቄ ከፊት ሆኖ የሚመራው በታዋቂው የሲዳማ ልሂቅ አቶ ወ/አማኑአኤል ዱባለ የተመሰረተው እና እስከ ዕለተ ሞታቸው በእሳቸው ሲመራ የነበረው የሲዳማ አርነት ንቅናቄ(ሲአን) በመባል የሚታወቀው ፓርቲ ነው፡፡ይህ ፓርቲ እነ ኦነግ፣ህወሃት እና የመሳሰሉት ዘውግ ተኮር ፓርቲዎችን መመስረት ተከትሎ በደርግ ዘመን የተመሰረተ ማርኪሲስት ሌኒኒስት ፓርቲ ነው፡፡መሪው አቶ ወ/አማኑኤል ዱባለም ከሲዳማ ባላባት ወገን የሆኑ፣ የሰፊ መሬት ባለቤት ከሆኑ የሲዳማ ፊውዳል ቤተሰቦች የተገኙ ነበሩ፡፡በዚሁ ምክንያት የሰፊ መሬት ባለቤት ፊውዳሎች ብቻ በሚገቡበት የአፄው ዘመን ፓርላማ ተመራጭ የነበሩ ሰው ናቸው፡፡ ሲአን እንደ ህወሃት እና ኦነግ ጎላ ያለ ባይሆንም በሲዳማ ገጠራማ ቦታዎች አምባ ይዞ በደርግ ላይ የትጥቅ ትግልም የሞከረ ፓርቲ ነበር፡፡ህወሃት መራሹ ኢህአዴግ አዲስ አበባ ሲገባም ሃገር ለማሸጋገር ከተጠሩት ዘውግ ተኮር ፓርቲዎች አንዱ ሲአን ነው፡፡ህወሃት ደቡብ ክልልን በአንድ ጨፍልቆ፣ደኢህዴን የሚባለውን ፓርቲ አቋቁሞ “አስተዳዳሪያችሁ እሱ ነው” ከማለቱ በፊት አብዛኞቹ በደቡብ ክልል የሚገኙ ብሄረሰቦች የራሳቸው ፓርቲዎች ነበሯቸው፡፡ ሲአንም ከነዚህ አንዱ ነበር፡፡ ሆኖም አቶ መለስ የደቡብን ክልል በአንድ ጨፍልቀው ደኢህዴን የሚባለውን እሽ ባይ ፓርቲ በሁለት እግሩ ካቆሙ በኋላ በመጠኑ የራሱ መንገድ የነበረውን ሲአንን ፊት መንሳት ጀመሩ፡፡ኦህዴድ ከተቋቋመ በኋላ ለኦነግ የገጠመውን የሚመስለው እጣ ሲአንንም ገጠመው፡፡ሲአኖች ልክ እንደ ኦነግ ለሁለት ተከፍለው ገማሾቹ ተሰደው ወጥተው ብረት አንግተው ኤርትራ መመሸግም ሞክረው ጎልቶ መውጣቱ ሳይሳካላቸው ቀርቷል፡፡ሌላው ክፋይ በዶ/ር ሚሊዮን ቶማቶ የሚመራው እስከ አሁን በምርጫ የሚሳተፍ ግን ደግሞ በህወሃት መራሹ ኢህአዴግ በአንክሮ የሚታይ አቅመቢስ ፓርቲ ነው፡፡ ሲዳማን ራሷን የቻለች ክልል የማድረጉን ጥያቄ አጥብቆ የመጠየቁን ነገር በግልፅ የሚያነሳው ሲኣን ቢሆንም በአፍቃሬ ህወሃት/ኢህአዴግነቱ በሚታወቀው ደኢህዴን ውስጥ የተሰገሰጉ የሲዳማ ልሂቃንም በውስጣቸው ይዘውት የሚወዘወዙለት ጉዳይ ነው፡፡ ሃዋሳን ማዕከሏ ያደረገች የሲዳማ ክልልን እውን የማድረጉን ነገር በተመለከተ በሲአንም ሆነ በደኢህዴን ውስጥ ያሉ፣ከፌደራል እስከ ክልል በተዘረጋ ግዙፍ የመንግስት ስልጣን ላይ የተሰሙ፣የወንበር እድል ያልቀናቸው ማናቸውም የሲዳማ ልሂቃን በጠቅላላ ለማለት በሚያስደፍር መልኩ በወል የሚጋሩት ናፍቆት ነው፡፡ በአንፃሩ ከመለስ እስከ አብይ በዘለቀ ሁኔታ የሃገሪቱ መንግስት የሲዳማ ክልልነትንም ሆነ አዋሳን የሃሳባዊው ክልል ዋና ከተማ አድርጎ የማፅናቱን ሃሳብ እምብዛም አይወዱትም፡፡የዚህ ዋናው ምክንያቱ የሃዋሳ ጉዳይ ነው፡፡ እንደሚታወቀው የሃዋሳ ከተማ የክልሉ ዋና ከተማ ሆና ስታገለግል ሃያ ሰባት አመት አለፋት፡፡ በዚህ ሃያ ሰባት አመት ውስጥ ከተማዋ በፍጥነት የምታድግ ውብ ከተማ ከመሆኗ የተነሳ የሃገሪቱ ሁለተኛ ዋና ከተማ እስክትመስል ድረስ የፌደራሉ መንግስት ፖለቲካዊም ሆነ ኢኮኖሚያዊ ሁነቶች የሚከወኑባት፣ከወዳጅ ሃገር የመጡ የፌደራሉ መንግስት ዲፕሎማሲያዊ እንግዶች የሚስተናገዱባት፣አለም አቀፍ ኢንቨስተሮች የሚርመሰመሱባት፣ቱሪስቶች የሚዳረሱባት በፌደራሉ መንግስት በስስት የምትታይ ከተማ ነች፡፡ ከተማዋ እንዲህ አድጋ ላያት የምታማልል እንድትሆን ከፌደራል እስከ ደቡብ ክልል የዘለቀ የወል ንዋይ ፈሶባታል፡፡የደቡብ ክልል ብሄር ብሄረሰቦች ሁሉ ሃዋሳን በማሳደጉ በኩል ከሲዳማ ህዝብ እኩል አስተዋፅኦ አላቸው፡፡ሃዋሳ የደቡብ ክልል ከተማ ሆና ስትከተም ከተማዋን ያስዋበው በጀት የሚፈሰው በሁሉም የክልሉ ብሄረሰቦች ስም ነው፡፡ዞን ቀርቶ የወረዳ ከተማ የማይመስሉ እጅግ ያላደጉ ዱራሜን፣ተርጫ፣ጅንካ የመሰሉ ከተሞችን የያዙት በክልሉ ያሉ ዞን ህዝቦች የሚፅናኑት በሃዋሳ ነው፡፡ የፌደራሉ መንግስት በበኩሉ መናገሻውን አዲስ አበባን ፈጣን በሚባሉት የትራንስፓርት ዘዴዎች ሁሉ(በአየር መንገድ፣በፈጣን መንገድ፣በባቡር) ከሃዋሳ ጋር ማገናኘትን ይሻል፡፡ የፌደደራሉ መንግስት አይኑን በከተማዋ ላይ በመጣሉ ዝንባሌ ሳቢያ እንደውም በአቶ መለስ ዘመነ-መንግስት ከተማዋን የፌደራል ከተማ ለማድረግ ዝግጅቱን ጨርሷል የሚል ወሬ ሲናፈስ ከርሟል፡፡የፌደራሉ እና የክልሉ ብሄር ብሄረሰቦች ሁሉ አይናቸውን የሚያሳርፉባትን አዋሳ ከተማን የሃሳባዊው የሲዳማ ክልል መናገሻ የማድረግ ከባድ ምኞት ያላቸው የሲዳማ ልሂቃን በበኩላቸው ሃዋሳን ማዕከሏ ያደረገች የሲዳማ ክልል ለመመስረት ከፍተኛ ትግል ሲደርጉ ኖረዋል፡፡ በዚሁ ትግላቸው ሞትን እና እስራትን አስተናግደዋል፡፡በ1995 ይህንኑ የክልል ጥያቄ አንግበው አደባባይ የወጡ ከአዋሳ ዙሪያ የሲዳማ ገጠራማ ቀበሌዎች የመጡ የሲዳማ ተወላጆች በጥይት የተቆሉበት “የየሎቄው ግድያ” በመባል የሚታወቀው እልቂት በሰፊው የሚታወቅ ነው፡፡ከሎቄው ግድያ በኋላ ጋብ ብሎ የነበረው የሲዳማ የክልል ጥያቄ ከምርጫ 1997 ማግስት በኋላ አገርሽቶ አቶ መለስ ራሳቸው አዋሳ ተገኝተው በጉዳዩ ላይ ማብራሪ እንዲሰጡ ግድ ብሎ ነበር፡፡ አቶ መለስ በ1999 በአዋሳ ከተማ ተገኝተው ከሃገር ሽማግሌ እስከ የመንግስት ባለስልጣናት የተገኙበት ውይይት ቢየደርጉም ሲዳማዎች የሚፈልጉትን የሲዳማ ክልል እነሆ ማለት አልቻሉም፡፡ በምትኩ ብልጣብልጡ አቶ መለስ ክልል ትጠይቃላችሁ እንጅ በሃዋሳ ከተማ ውስጥ ያለው የሲዳማ ህዝብ ቁጥር የሰባተኛ ደረጃን የያዘ ነው፤አብዛኛው ነዋሪ አማራ፣ወላይታ፣ጉራጌ፣ትግሬ፣ከምባታ፣ስልጤ ሆኖ እናንተ ሰባተኛ ናችሁ፡፡ስለዚህ ክልል ከመጠየቃችሁ በፊት በከተማው ውስጥ ያለውን ህልውናችሁን አሳድጉ፡፡ለዚህም በገጠር የሚኖሩ አምስት ሽህ የሲዳማ አባወራዎች በአስቸኳይ በሃዋሳ ከተማ መሬት ይሰጣቸው ተብሎ አምስት ሽህ ብር ማስያዝ የቻለ ሲዳማ አዋሳ ውስጥ 200 ካሬ ሜትር ቦታ እንዲሰጠው ሆነ፡፡ከዚህ በተጨማሪ በሲዳማ ክልል ውስጥ ወደ ሃያ የሚደርሱ አዳዲስ ወረዳዎች እንዲዋቀሩ ተደረገ፡፡ጥያቄን በቀጥታ መመለስ የማይሆላቸው “አራዳው” አቶ መለስ እንዲህ ባለ ከጥያቄው ጋር ፈፅሞ በማይገጥም መንገድ የሲዳማን የክልል ጥያቄ አድበስብሰውት አፈር ገቡ፡፡ የልባቸው ያልደረሰው የሲዳማ ተወላጆች ታዲያ አቶ መለስ የቸሯቸውን የመሬት እደላም ሆነ የአዳዲስ ወረዳዎች መዋቅር አመስግነው ተቀብለውም በየአመቱ በሚያከብሩት ጨንበላላ በተባለው የዘመን መለወጫ በዓላቸው ሲዳማ ያልሆነውን የሃዋሳ ነዋሪ ምቾት እንዳይሰማው በማድረግ ቅሬታቸውን ያሳያሉ፡፡በየአመቱ የጨንበላላ በአል በደረሰ ቁጥር ሲዳማ ያልሆነው የከተማው ነዋሪ የቀኑን በሰላም ማለፍ በፀሎት ጭምር ይለማመናል፡፡ የሲዳማ ተወላጅ ንብረቶች ያልሆኑ ንግድ ቤቶች በጊዜ ይዘጋሉ፣የመጠጥ ቤቶች ጠጥቶ በልቶ በማይከፍል፣ይባስ ብሎ የምግብ መጠጥ ማቅረቢያ እቃዎቻቸውን ዱቄት እስከ ማድረግ በሚደርስ የሲዳማ ጎረምሳ ድርጊት ይሰቃያሉ፡፡በአሉ ለሶስት ተከታታይ ቀናት የሚከበር መሆኑ ደግሞ ከሲዳማ የማይወለደውን የአዋሳ ከተማ ነዋሪ እንግልት ያከፋዋል፡፡ችግር የመንግስታቸውን ወንበር እስካልነቀነቀ ድረስ ችግር የማያሳስባቸው አቶ መለስ የአዋሳን ህዝብ አመታዊ እንደግልት ነገሬ ብለው ሁነኛ መፍትሄ ሰጥተውት አያውቁም፡፡ የቤት ስራው ግን እየተንከባለለ ዛሬ ላይ ደረሰና ዶ/ር አብይ ተስተካክለው እንኳን ወንበራቸው ላይ ሳይቀመጡ ያጣድፋቸው ገባ፡፡ዶ/ር አብይ ወንበራቸው ላይ ከመቀመጣቸው የመጀመሪያውን ፈተና የደቀነባቸው ይኽው ከወደ አዋሳ የመጣው የክልል ጥያቄ ነው፡፡በዶ/ር አብይ ዘመን የተደረገው የሲዳማ የክልል ጥያቄ እንቅስቃሴ መስመሩን የሳተ፣ ሲዳማ ባልሆነው የአዋሳ ከተማ ነዋሪ በተለይ በወላይታዎች ላይ እጅግ አስደንጋጭ አረመኔያዊ የግድያ ድርጊቶች የተስተዋሉበት ነው፡፡የሰው ልጅን በድንጋይ ቀጥቅጦ ገድሎ ቤንዚን አርከፍክፎ እስከማቃጠል የደረሰ፣በቀን በብርሃን የሰው ቤት ከፍቶ ገብቶ ዝርፊያ የተደረገበት፣የግለሰብ ንብረት የሆኑ መኪኖች የተቃጠሉበት በርካቶች ከቤት ንብረታቸው የተፈናሉበት ለሶስት ቀን የቆየ እጅግ አሰቃቂ እና አስነዋሪ ድርጊት ነበር፡፡ የሲዳማ ክልል ጥያቄን እንደ ሲአኖቹ ጮክ ብለው ባያነሱትም በልባቸው ይዘውት የሚጓዙት የሲዳማ ብሄር ተወላጅ የደኢህዴን ባለስልጣናት ይሄ ሁሉ አሰቃቂ ጥፋት ሲደረግ ሊያስቆሙ ያልፈለጉት ምናልባትም ነገሩን ሲያቀናጁ የነበሩት የክልል ባለቤት የመሆን ፍላጎታቸውን በዚህ መንገድ ለማሳካት የሚቻል መስሏቸው ሳይሆን አይቀርም፡፡ አሰቃቂውን ግድያ በማቀናበር በርካታ የመንግስት የስራ ሃላፊዎችም ተጠርጥረው ዛሬ በቁጥጥር ስር ውለዋል፡፡ አሁን በቁጥጥር ስር ያሉት በወቅቱ የከተማው ከንቲባ የነበሩት አቶ ቴድሮስ ገቢባ ኢቲቪ ስለረብሻው አሳሳቢነት ሲጠይቃቸው “ዓመት በዓላቸው ስለሆነ ወጣቶች ደስታቸውን መግለፅ መብታቸው ነው፤ ማንም አይከለክላቸውም” ሲሉ ነበር ፍርደገምድል ንግግር የተናገሩት፡፡ ጥያቄው የክልል ጥያቄ ነው እየተባለ ክልል ለመስጠትም ለመንፈግም ስልጣኑ የሌላቸውን ለፍቶ አዳሪ ወላይቶችን ልጅ አዋቂ ሳይሉ ቀጥቅጦ መግደል ግንኙነት የለውም፡፡ ነገሩ በወላይቶች ተጀመረ እንጅ በቀጣይ ቀናት ደግሞ ሌሎችን ብሄረሰቦች የማጥቃት እቅድ እንደነበረው ነው የሚነገረው፡፡ወላይቶች መጀመሪያ የሆኑበት ምክንያት ምናልባትም አዋሳ ላይ ሌሎች ብሄሮች ያላቸው ብዙ ቁጥር ከተማዋ የሲዳማ ክልል እንዳትሆን እንደከለከ አቶ መለስ ቀደም ብለው ከጠቆሙት ጋር የሚዛመድ ሆኖ በወላይቶች ላይ የበረታው እና የእነሱ ጥቃት ቀዳሚ እንዲሆን ያደረገው ቀደም ሲል ታሪካዊ የሆነ በሁለቱ ብሄሮች መሃከል የኖረ የውድድር ስሜት እንደሆነ ይነገራል፡፡በተጨማሪም በ1995ቱ የሎቄው ግድያ የፌደራል ፖሊስ የሲዳማ ተወላጆችን በገደለበት ወቅት ወላይታው አቶ ኃ/ማርያም የደኢህዴን ሊቀመንበር እና የክልሉ ፕሬዚዳንት የነበሩ መሆናቸው ነገሩን ሳያባብሰው አልቀረም፡፡ በስልጣናቸው ማግስት አዋሳ ላይ የተከሰተው አሰቃቂ ግድያ ያበሳጫቸው ዶ/ር አብይ አህመድ በአዋሳ ከተማ ተገኝተው በመልካም አንደበት ረጋ ብላችሁ አስቡ ሲሉ ከመምከር በዘለለ ሊፈይዱ የቻሉት ነገር የለም፡፡የሲዳማ የክልል ጥያቄን ለፌደራ መንግስት ለመመለስ አስቸጋሪ የሚያደርገው ክልል ጠያቂዎቹ ሊመሰርቱት ለሚመኙት ክልል ዋና ከተማው አዋሳ ብቻ እንዲሆን መፈለጋቸው ነው፡፡ከላይ እንደተጠቀሰው አዋሳ በመላው የደቡብ ክልል ህዝቦችም ሆነ በፌደራል መንግስቱ በስስት የምትታይ ከተማ ነች፡፡ ይህችን ከተማ ለሲዳማ ክልል ዋናከተማነት መስጠት የፌደራል መንግስቱ በተቀረው የደቡብ ህዝቦች ዘንድ ከፍተኛ ተቃውሞ እንዲገጥመው ያደርጋል፡፡ በዚህ ላይ የፌደራል መንግስቱ ራሱ በከተማዋ ላይ ጥብቅ የሆነ ኢኮኖሚያዊ እና ዲፕሎማሲያዊ ፍላጎት አለው፡፡ በአቶ መለስ መንግስት እንደ ሁለተኛ አማራጭ ሆኖ የቀረበው ሃዋሳን ሳትሉ የሲዳማ ክልል መስረታችሁ ይርጋለምን ወይም አለታ ወንዶን ዋና ከተማችሁ ማድረግ ትችላላችሁ የሚለው አማራጭ ደግሞ የሲዳማ ልሂቃን ሊሰሙት የማይፈልጉት ነገር ነው፡፡ የሲዳማ ልሂቃን እንደሚፈልጉት የሲዳማን ክልል መፍቀዱ ብዙ ነገሮችን የሚነካካ ነው፡፡ አንደኛው በሃገሪቱ ዘጠኝ ክልሎች እንዳሉ የሚደነግገው የሃገሪቱ የህገመንግስት እንዲሻሻል መጠየቁ ነው፡፡ሁለተኛው ከፌደራል መንግስት ለክልሎች የሚሰጠውን የበጀት ድጎማ መጠን የሚያሳድግ ነው፡፡የኢህአዴግ እህት ድርጅቶችን ጥምረት የሚያናጋ ነው፡፡ በደኢህዴን ተወክሎ ኢህአዴግ ውስጥ የነበረው ሲዳማ ህዝብ የራሱ ክልል ሲኖረው ክሉን የሚመራ የራሱ መሪ ፓርቲ ይፈልጋል፡፡ይህ አዲስ የሲዳማ ፓርቲ ደግሞ የአውራው ፓርቲ ኢህአዴግ አባልን ነው አጋር ነው ተቃዋሚ የሚለው ትልቅ ፖለቲካዊ ጥያቄ መሆኑ እንዳለ ሆኖ ኢህአዴግ በተወካዮች ምክርቤት፣በማዕከላዊ ኮሚቴ ፣በስራ አስፈፃሚ አባላቶቹ ላይ ያለውን መስተጋብር የሚቀይር ነው፡፡ይህ ሁሉ ታልፎ የሲዳማ ክልል የመሆን ጥያቄ ቢሰምር እንኳን አርአያነቱ ለሌሎች የክልሉ ዞኖችም ተመሰሳይ የክልል እንሁን ጥያቄ በር የሚከፍት ስለሚሆን ለፌደራል መንግስቱ ከባድ ራስምታት መሆኑ አይቀርም፡፡ እንዲህ እልባት የራቀው የሲዳማ የክልል ጥያቄ ሲዳማ ላልሆኑ የክልሉ ነዋሪዎች ስጋትን እያጫረ ቀጥሏል፡፡ፈልገዋት የሚሄዱባት የፍቅር ከተማ ትባል የነበረችው አዋሳ ዛሬ ጥለዋት ለመሄድ የሚያመነቱባት፣ቱሪስት ቢውልም የማያድርባት የስጋት ቀጠና ሆናለች፡፡በዚሁ ውጥረት ሳቢያ የከተማዋ ኢኮኖሚ፣የመሬት ግብይት ዋጋዋ በአጭር ጊዜ ውስጥ እንዳሽቆለቆለ ነው የሚነገረው፡፡እንዲህም ሆና በአሁኑ ወቅት በከፍተኛ የወታደር ጥበቃ የኢህአዴግን 11ኛ ጉባኤ ጉባኤ ለማስተናገድ ሽር ጉድ በማለት ላይ ትገኛለች፡፡ እንዲህ ወታደር ከትሞባትም ሲዳማ ባልሆኑ የከተማዋ ነዋሪዎች መኖሪያ ቤት የግቢ በሮች እና ግንብ አጥሮች ላይ ሰማያዊ ቀለም ያለው ምልክት መደረጉ የህዝቡን ስጋት አንሮታል፡፡ይህን ተከትሎ ጉዳን አስመልክት የከተማው ከንቲባ ፅህፈት ቤት የሚሰጠው ቃለ ምልልስም ሆነ መግለጫ ስለቀለም ቅቡ አላማም፣ የቀቢዎች ማንነትም ሆነ ስጋቱንለማርገብ ስለተወሰደው እርምጃ ይህ ነው የሚባል ማረጋጊ ነገር ያለው አይደለም፡፡ ይልቅስ የሲዳማ ብሄር ስም በክፉ እንዳይነሳ ማድበስበስ የበዛበት አደናጋሪ እና የተውሸለሸለ ነው፡፡ የሲዳማ ልሂቃን ክልል የመሆን መብታችንን ተነፈግን ብለው በፌደራል መንግስቱ ላይ የሚያጉረመርሙትን ያህል በክልሉ የሚገኙ ሌሎች ብሄረሰቦች ደግሞ የደቡብ ክልል ሁለመና ለሲዳማ ያደላ ነው ሲሉ በክልላችን ባይትዋር ተደረግን የሚል ሰፊ ቅሬታ ያቀርባሉ፡፡ክልል ከተመሰረተ አንስቶ አንዴ ብቻ ወላይታው አቶ ኃ/ደሳለኝ ክልሉን ከመምራታቸው በቀር ሃያሰባት አመት ሙሉ ክልሉን የሚመሩ ርዕሰ ማስተዳድሮች ሁሉ የሲዳማ ተወላጆች መሆናቸው ክልሉ በከፍተኛ የሲዳማ ልሂቃን ተፅኖ ስር ለመሆኑ ማስረጃ ሆኖ ይቀርባል፡፡ከዚህ ጋር ተያይዞ በሃዋሳ ከተማ አስተዳደር መዋቅር መሰላሎች ሹመት ላይ ከከንቲባ ጨምሮ ግልፅ የሆነ ሙሉ በሙሉ በሚባል መልኩ የሲዳማ ልሂቃን ህልውና ይስተዋላል፡፡በዚህ ምክንያት ሌሎች የክልሉ ብሄረሰብ ልሂቃን ከፍተኛ ቅሬታ አለባቸው፡፡ በሃዋሳ ከተማ የመኖሪያ ቤት መስሪያ መሬትን ጨምሮ ሌሎች ጥቅማጥቅሞች ለሲዳማ ተወላጆች የሚሰጡ መሆናቸው”ክልሉ የሲዳማ ነው የደቡብ ህዝቦች?” የሚል ጥያቄ ሲያስነሳ የኖረ ነው፡፡
የኮቪድ 19 ወረርሽኝ ኢትዮጵያን ጨምሮ በአፍሪካ ሀገራት የአይምሮ ጤና ላይ ከፍተኛ ጫና እያሳደረ መሆኑን የዓለም ጤና ድርጅት አስታውቋል። በሽታው በቀጥታ በአይምሮጤና ላይ ከሚያደርሰው ጉዳት በተጨማሪ ወረርሽኙ በሀገራት ኢኮኖሚ ላይ ባደረሰው ተፅእኖ ምክንያት ለአይምሮ ጤና ይደረግ የነበረው የገንዘብ ድጎማ በመመናመኑም ቀድሞውንም ደካማ የነበረው የህክምና አቅርቦት መቀነስ ችግሩን እያባባሰው ነው። ብቅ ባይ መስኮት የድምፅ መስምያ አጋሩ ተጨማሪ አሣየኝ Show less የኮቪድ 19 ወረርሽኝ በዓለም ዙሪያ መሰራጨቱ ከተረጋገጠበት ጊዜ አንስቶ በሽታውን ለመቆጣጠር የተወሰዱት እንደ - የአካል ርቀትን መጠበቅ፣ ከቤት ያለመውጣት፣ የስፖርትና መዝናኛ ቦታዎች መዘጋት፣ ከቤት መስራት እና ከሀገር መውጣት አለመቻል የመሳሰሉት ክልከላዎች- ብዙዎችን ለከፋ ጭንቀት፣ የአይምሮ መረበሽ እና ስጋት አጋልጧል። በቫይረሱ ተይዘው ያገገሙ ሰዎችም በሽታው ጥሎት የሚሄድ የአይምሮ ጤና እክሎች ተጋላጭ እንደሆኑ የህክምና ባለሙያዎች ይገልፃሉ። ይህ ጫና በኢትዮጵያ ምን እንደሚመስል በቅዱስ ጳውሎስ ሜዲካል ኮሌጅ የአይምሮ ሀካሚ እና ረዳት ፕሮፌሰር የሆኑትን ዶክተር ሙሉቀን ተስፋዬን ጠይቀናቸዋል። ኮቪድ 19 በአይምሮ ጤና ላይ የሚያሳድረው ተፅእኖ የሚጀምረው በሽታው ይዞኝ ይሆን ከሚል የእለት ተእለት ጭንቀት ነው። ይህ ጭንቀት እየከፋ ሲሄድ ታዲያ አይምሮን ሊያውክና ሰዎች የዘወትር ተግባራቸውን በአግባቡ እንዳያከናውኑ ሊያግዳቸው እንደሚችል የነገሩን ደግሞ ለ14 አመታት በአማኑኤል አዕምሮ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ዳይሬክተር ሆነው ያገለገሉትና አሁን በግል ድርጅት የህፃናት ጉዳይ ላይ የሚሰሩት የአይምሮ ሀኪም ዶክተር ሚኒሊክ ደስታ ናቸው። እንደ ኢትዮጵያ ባሉ ሀገራት አብሮ መኖርን እንደ ባህል አርጎ ለሚኖር ህብረተሰብ፣ ወረርሽኙ ያስከተላቸው ክልከላዎች በራሳቸው አስጨናቂ ናቸው። በዛ ላይ ደግሞ አብዛኛው ህዝብ መደበኛ ባልሆነ የኢኮኖሚ ስርዓት ውስጥ በተሰማራበት ታዳጊ ሀገር ላይ፣ የእለት ገቢን የሚያስተጓጉል ወረርሽኝ ሲጨመርበት የአይምሮ ጤና መታወከ ሊያስከትል እንደሚችል ዶክተር ሚኒሊክ ይገልፃሉ። ያም ብቻ አይደለም ያላሉ ዶከተር ሚኒሊክ። በበሽታው ዙሪያ የሚሰራጩ እውነተኛና ሀሰተኛ መረጃዎች መብዛታቸውም ሌላ የጭንቀት ምንጭ ናቸው። ጤና ማለት አካላዊ ብቻ ሳይሆን የአይምሮም ጤና ነው። ሆኖም በኢትዮጵያም ሆነ በበርካታ የአፍሪካ ሀገራት ለአይምሮ ጤና የሚሰጠው ቦታ እጅግ ዝቅተኛ በመሆኑ ለበሽታው የሚሰጠው ህክምና ከኮቪድ 19 ወረርሽኝ በፊትም በጣም ውስን እንደነበር የሚገልፁት ዶክተር ሚኒሊክ ኢትዮጵያ ውስጥ የአይምሮ ጤና እንደ ጤና አለመቆጠሩም መሰረታዊ ችግር መሆኑን ያስረዳሉ። ይህ ለወትሮውም ትኩረት የተነፈገው የአይምሮ ጤና ችግር በኮቪድ 19 ምክንያት እጅግ እየተባባሰ መሄዱ እውን ነው። ከኮቪድ በተጨማሪም በመላ ሀገሪቱ የሚታየው የፖለቲካ አለመረጋጋት፣ ግጭት እና ጦርነት ያስከተሉት ግድያ፣ መፈናቀልና የንብረት ውድመትም ለአይምሮ መታወክ ተጨማሪ ምክንያት መሆናቸውን ዶክተር ሙሉቀን ነግረውናል። ታዲያ ሀገሪቱን ከዘርፈ ብዙ ችግሮች ለማላቀቅና ለሀገር ሰላምም ሆነ ልማት ለማምጣት የአይምሮ ጤና ከአካላዊ ጤና እኩል አስፈላጊ በመሆኑ ትኩረት ተሰጥቶት ሊሰራበት እንደሚገባ ባለሙያዎቹ የመክራሉ።
የፌደራል ጠቅላይ ፍ/ቤት ዳኞች እና የአስተዳደር ዘርፍ የሥራ ክፍሎች በ2014 በጀት ዓመት የዕቅድ አፈጻጸምና በ2015 በጀት ዓመት ዕቅድ ላይ ከነሐሴ 4-7 ቀን 2014 ዓ.ም ግምገማ አካሄዱ፡፡ የፍርድ ቤቱ ዳኞች ነሐሴ 7 ቀን 2014 ዓ.ም ያካሔዱት የአንድ ቀን የሥራ አፈጻጸም እና የዕቅድ ግምገማ የተመራው በፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚደንት በክብርት ወ/ሮ መአዛ አሸናፊ ሲሆን በመድረኩ ላይ የችሎቶች ዕቅድ አዘገጃጀትን የተመለከተ ማብራሪያም ቀርቦ ውይይት ተደርጎበታል፡፡ በሌላ በኩል የፍርድ ቤቱ የአስተዳደር ዘርፍ 18 የሥራ ክፍሎች በተጠናቀቀው በጀት ዓመት ዕቅድ አፈጻጸማቸው እና በበቀጣዩ በጀት ዓመት ዕቅዳቸው ላይ ከነሐሴ 4-6 ቀን 2014 ዓ.ም ለሶስት ቀናት የቆየ ግምገማ አካሒደዋል፡፡ በፍርድ ቤቱ ስትራቴጅክ ሥራ አመራር ዳይሬክቶሬት አስተባባሪነት ዳኞች እና የአስተዳደር ዘርፍ የሥራ ክፍሎች ያካሔዱት የሥራ አፈጻጸምና የዕቅድ ዝግጅት ግምገማ ዋና ዓላማ የ2014 በጀት ዓመት የሥራ አፈጻጸም ላይ በመወያየት ጠንካራ አፈጻጸሞችን ለማበረታታትና በቀጣዩ በጀት ዓመትም ቀጣይነት እንዲኖረው ለማድረግ፣ ባለፈው በጀት ዓመት የታዩ የአፈጻጸም ውስንነቶችን በ2015 በጀት ዓመት እንዲታረሙ ለማድረግ እንዲሁም በሚቀጥለው በጀት ዓመት ዕቅድ ላይ የጋራ ግንዛቤ በመያዝ ለተግባራዊነቱ ለመንቀሳቀስ ነው፡፡ የዳኝነት ዘርፉን የ2014 በጀት ዓመት ዕቅድ አፈጻጻም አስመልክቶ በቀረበው ማብራሪያ ላይ በ2014 በጀት ዓመት ለሶስቱም ፌደራል ፍርድ ቤቶች ማለትም ለፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት፣ ለፌደራል ከፍተኛ ፍ/ቤት እና ለፌደራል ጠቅላይ ፍ/ቤት በአጠቃላይ ከቀረቡ 209,317 መዛግብት ውስጥ 176,797 መዛግብት ዕልባት ያገኙ መሆኑና 32,520 መዛግብት ደግሞ ለ2015 በጀት ዓመት የተላለፉ መሆኑ ተገልጿል፡፡ የፍርድ ቤቶቹ አፈጻጸም ከዕቅድ አንጻር ዚመዘን ደግሞ በሶስቱም ፌደራል ፍርድ ቤቶች በ2014 በጀት ዓመት ዕልባት ለመስጠት በዕቅድ የተያዘው 187,710 መዛግብት ሲሆን በተጠቀሰው ጊዜ 176,797 መዛግብት ዕልባት በማግኘታቸው አፈጻጸሙ 94.2 በመቶ መሆኑ ተጠቅሷል፡፡ የአስተዳደር የሥራ ክፍሎች ባደረጉት ውይይት ማጠቃለያ ላይ በ2014 በጀት የሥራ አፈጻጸም በጠንካራ ጎንነት ከተጠቀሱ ጉዳዮች መካከል የሥራ ክፍሎች ከጥቃቅን ሥራዎች ወጥተው ስትራቴጅካዊ ሥራዎች ላይ ትኩረት ማድረግ መጀመራቸው፣ በተጠቀሰው ጊዜ ከአንድ መስኮት አገልግሎት ጋር በተያያዘ በሬጅስትራር የሥራ ክፍል ቀልጣፋና ግልጽነት ያለው ሥራ በመከናወን ላይ መሆኑ፣ የዳኝነት አገልግሎቱ በቴክኖሎጂ በተደገፈ ሁኔታ ቀልጣፋና ተደራሽ እየተደረገ መምጣቱ እንዲሁም ፍርድን ከማስፈጸም አኳያ ግልጽ፣ ቀልጣፋና ጥራት ያለው አገልግሎት ለመስጠት የሚደረገው ጥረት እንደአበረታች ውጤት ተጠቅሰዋል፡፡ በተከላካይ ጠበቆች ጽ/ቤት ችግሮችን በራስ አቅም ለመፍታት በመደረግ ላይ ያለው ጥረት፣ የጉዳዮች ፍሰት አስተዳደር ሥራዎችን በቂ የሰው ኃይል በሌለበት ተፈጻሚ ለማድረግ የሚደረግ ጥረት፣ በግብአት አቅርቦት፣ በንብረት አያያዝ፣ በነዳጅ አጠቃቀም፣ በፋይናንስ የሥራ ክፍል እና የግዥ አፈጻጸም በዓመቱ መጨረሻ ከተለመደው የጥድፊያ አሠራር ወጥተው ሥራቸውን ዕቅድን መሠረት በማድረግ ማከናወናቸው መሻሻል የታየበት መሆኑ በውይይቱ ላይ እንደጠንካራ ጎን ተነስቷል፡፡ በዕቅድ ክንውን አፈጻጸሙና በዕቅድ ግምገማው ላይ የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ፕሬዚደንትን ጨምሮ የፍ/ቤቱ ዳኞች፣ የፍ/ቤቱ የፕሬዚደንትና የም/ፕሬዚደንት ጽ/ቤት ኃላፊዎች፣ ኮርት ማኔጀር፣ ዋና ሬጅስትራር፣ የየሥራ ክፍሎቹ ዳይሬክተሮች እና ቡድን መሪዎች ተሳትፈውበታል፡፡
በኢትዮጵያ እና በሱዳን ድንበር ላይ በምትገኘው በረከት ከተማና አካባቢዋ በመንግስት ጦር እና በህወሓት ኃይሎች መካከል ጦርነት መቀስቀሱን የአካባቢው ነዋሪዎች ተናገሩ፡፡ ነዋሪዎቹ ለአል ዐይን አማርኛ እንደገለጹት በከፍተኛ መሳሪያ የታገዘ ጦርነት መከፈቱንና ተኩስ መስማታቸውን ተናግረዋል። ሆነ ተብለው የተፈጸሙትን ሳይጨምር በጦርነቱ በአማራ እና አፋር ክልሎች 403 ንጹሀን መገደላቸውን ኢሰመኮ አስታወቀ ከጦርነት በኋላ ህይወት በትግራይ ምን ይመስላል? ለደህንነታቸው ሲሉ ስማቸውን መጥቀስ ያልፈለጉ አስተያየት ሰጭ እንደሚሉት ከሁመራ ከተማ 25 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ በምትገኘው በረከት ተኩስ መሰማት ከጀመረ አራት ቀናት ተቆጥረዋል። ጦርነቱን የተቀሰቀሰው በሱዳን ግዛት ውስጥ በሚገኙት የሃምዳይት እና የሉግዲ አካባቢዎች እንደሆነም የአካባቢዎቹ ነዋሪዎች ተናግረዋል። ጦርነቱን ማን እንደጀመረው የጠየቅናቸው ነዋሪዎቹ፤ ሱዳን ውስጥ በሚገኙ የህወሓት ኃይሎች ናቸው ብለዋል፡፡ ነዋሪዎቹ፤ እንደሚሉት ከዚህ በፊት የፌዴራል መንግስት “የሕግ ማስከበር ዘመቻ” ሲያውጅ ከሁመራ ወደ ሱዳን ተሰደው የነበሩ የህወሓት ኃይሎች አሁን ላይ በሱዳን ግዛት ሆነው ጦርነት መክፈታቸውን ለአል ዐይን አማርኛ አስታውቀዋል። ከበረከት በተጨማሪም በሁመራ ከተማ በሚገኘው ዲማ የፍተሻ ጣቢያ አካባቢም ጦርነት እንዳለ ነዋሪዎቹ ገልጸዋል። ጦርነት እንደተቀሰቀሰበት የተገለጸው ዲማ የሚባለው የፍተሻ ጣቢያ በሁመራ በኩል ኢትዮጵያ እና ሱዳን የሚዋሰኑበት ድንበር ነው፡፡ ጦርነቱ በሱዳን ግዛት በኩል በመቅሰቀሱ ጉዳዩ የኢትዮጵያ እና ሱዳን እንደሆነ የሚገልጹ አካላት ያሉ ቢሆንም ይህ ግን ትክክል እንዳልሆነ ነዋሪዎቹ ተናግረዋል። በመሆኑም አሁን ያለው ጦርነት በኢትዮጵያ እና ሱዳን መካከል ሳይሆን በኢትዮጵያ መንግስት ጥምር ጦር እና ሱዳን በሚገኙ የህወሃት ታጣቂዎች መካከል መሆኑን ነዋሪዎች ይናገራሉ፡፡ የኢትዮጵያ መንግስት በዚህ ጉዳይ ላይ እስካሁን ያለው ነገርም ሆነ ያወጣው መግለጫ የለም። በፌደራል መንግስትና በህወሃት መካከል የተጀመረው ጦርነት ባለፈው ጥቅምት አንድ አመት የሞላው ሲሆን ሁለቱም ወገኖች ጦርነቱ በሳላም እንዲቋጭ ፍላጎት እንዳላቸው ይገልጻሉ፡፡ ጦርነቱ ከተጀመረ ከ8 ወራት በኋላ የኢትዮጵያ መንግስት የተናጠል ተኩስ አቁም አውጆ ከትግራይ ቢወጣም ህወሓት በአማራ አፋር ክልል ዘልቆ በመግባት መጠነ ሲፊ ጥቃት ማድረሱን መንግስት ይገልጻል፡፡
ኣብቲ ከባቢ ፀጥታን ሕግን ናይ ምኽባር ዘዕግብ ስራሕ ተሰሪሑ ኣሎ ኢሎም ኣለው።ብብዝሒ እንተዘይኮነ’ዃ ካብ ኣላማጣ ናብ ቆቦ ናይ ህዝቢ መጎዓዚያ ይመላለሳ ኣለዋ። ምምሃር ምስትምሃር ግን ብመክፈቲ ኣፍ ክንምሃር ኣለና ዝብል ናይቲ ከባቢ ማሕበረሰብ ሕቶ መልሲ ስለዘይረኸበ ክሳብ ሎሚ ከምዘይጀመረ እቲ ግዚያዊ ምምሕዳር ኣፍሊጡ’ሎ። ዕለታዊ ፈነወ ድምጺ ኣመሪካ 28/11/2022 ፈነወ ድምጺ ኣመሪካ ቋንቋ ትግርኛ ሕዳር 28,2022 ፈነወ ድምጺ ኣመሪካ ቋንቋ ትግርኛ ሕዳር 28,2022 ዜና (ኣሶሴይትድ ፕረስ ድሕሪ ስምምዕ ፕሪቶርያ ኣብ ሰላማዊያን ህዝቢ ትግራይ ግፍዒ ይፍጸም ኣሎ ክብል ጸብጻብ ኣውጺኡ፥:ኣብ ቻይና ዝካየድ ዘሎ ተቓውሞን: ኣብ ካሜሮን ዘጋጠመ ምንሽርታት መሬትን) ዜና ስፖርት መደብ ሳይንስን ቴክኖሎጂን- ወናኒ ትዊተር ኢላን ማስክ ኣብ ሒሳብ ተጠቐምቲ ብዛዕባ ዝተአኣታትዎ ለውጢ ሓቢሩ'ሎ ዝብል የጠቓልል
የእንግሊዝን ከአውሮፓ ኅብረት የመውጣት ጉዳይ ከጠቅላይ ሚኒስትሯ እጅ ለማውጣትና እራሳቸው ለመቆጣጠር የሚያስችላቸውን ድምፅ የሃገሪቱ እንደራሴዎች ትናንት ምሽት ላይ ሰጥተዋል። ዋሺንግተን ዲሲ — ሕግ አውጭዎቹ በእንግሊዝም በአውሮፓ ኅብረትም ዘንድ ተቀባይነት ሊኖረው የሚችል የመደራደሪያ ሰነድ ለማዘጋጀት ነው እያሰቡ ያሉት። በተከታታይ በከሸፉትና በተጨናገፉት የእንግሊዝና የአውሮፓ ኅብረት ድርድሮች የተሰላቹ የሚመስሉት የፓርላማው የሕግ መምሪያ አባላት 329 ለ302 በሆነ ድምፅ ነው የሃገራቸውን ከኅብረቱ የመውጣቱ ኃላፊነት ለመቆጣጠር የወሰኑት። ለውሣኔው ማለፍ የሦስት የሜይ ካቢኔ ሚኒስትሮች በፈቃዳቸው ሥራቸውን መልቀቅ እገዛ እንዳደረገም ነው የማሰማው። ይህ ውሣኔ ሕግ አውጭዎቹ ሁሉም ወገኖች ሊስማሙባቸው ይችላሉ የሚባሉ የመደራደሪያ ሃሣብ አማራጮችን ለመፈተሽ ዕድል እንደሚሰጣቸው ተነግሯል። የእንደራሴዎቹ እንዲያ ዓይነት ውሣኔ ማሳለፍ ፓርላማው ያለበትን መንግሥቱን ተጠያቂ የማድረግ ሥራውን እያከናወነ መሆኑን የሚያሳይ ነው ብለዋል የሌበር ፓርቲው መሪ ጀረማይ ኮርቢን። “ሁለት ጊዜ የወደቀ የመደራደሪያ ሃሣብ ይዞ ለመቅረብ የሚያስችል መንገድ ለመፈለግ ከመጣር ይልቅ ጠቅላይ ሚኒስትሯ ወደ ፍጥጫና ንትርክ የማይወስድ ዕቅድ እንዲኖረን የሚያስችል ድምፅ እንዲገኝ የሚያስችል ሁኔታን ቢያመቻቹ ነበር የሚሻለው። ድምፅ የማያገኝ ሃሣብ ይዘው መቅረብ፤ በተመሣሣይ ጊዜ ደግሞ ድምፅ ሊያገኝ የሚችልን ሃሣብ የሚያደናቅፍ አቋም ሊይዙ አይችሉም” ብለዋል። ፓርላማው የሃገሪቱን ከአውሮፓ ኅብረት የመውጣት ጉዳይ እራሱ ሊመራው መወሰኑ “የዴሞክራሲ ተቋማቱን የመቆጣጠር እርምጃ ተደርጎ ሊወሰድበት አይገባም” ባይ ናቸው ኮርቢን በፓርላማው መድረክ ላይ ባደረጉት ንግግር። ጠቅላይ ሚኒስትር ቴሬሳ ሜይ ግን የእንግሊዝ ሕዝብ የዛሬ ሦስት ዓመት አካባቢ በድምፁ ባሳለፈው ውሣኔው መሠረት ሃገሪቱ የፊታችን ዓርብ፤ መጋቢት 19 ለንደን ላይ ዕኩለ ሌሊት ሲሆን ከኅብረቱ መሰናበቷን ለማረጋገጥ የሚያስችል ደረጃ ላይ ለመድረስ ፓርላማው ባለፈው ሣምንት ባሳለፈው ውሣኔ ብቻ መገዛት ይኖርብናል ብለዋል ለእንደራሴዎቹ ሲናገሩ። “እርግጥ ነው፤ የተከበሩ እንደራሴ እንዳሉት አሁን ነገሮች ባሉበት ሁኔታ ትርጉም ያለው ድጋፍ የሚያስገኝ የድርድር ሃሣብ ይዞ ለመመለስ ይቻላል የሚል ዕምነት እንደሌለኝ ተናግሬአለሁ። በተጨማሪም ግን የእንግሊዝን ከኅብረቱ መሰናበት ለማረጋገጥ የሚያስችል ድምፅ በዚህ ምክር ቤት ውስጥ ለማግኘት ተስፋ ያደረግኩበትን ሃሣብ ይዤ ለመመለስ በፓርላማው ውስጥ ካሉ ባልደረቦቼ ጋር እየመከርኩ መሆኔንም ጠቁሜአለሁ” ብለዋል ሜይ። ይሁን እንጂ በሃገሪቱ ምጣኔ ኃብት ላይ አሉታዊ ተፅዕኖ የማሳረፍ አቅም ባለው ከአውሮፓ ኅብረት ጋር የመፋታት ውስብስብ ጉዳይ ላይ ሃሣባቸውንና የቀደመም ውሣኔያቸውን የመከለስ አዝማሚያ አሁን ከእንደራሴዎቹ ብዙዎችና ከእንግሊዛዊያንም እየታየ ነው። የአውሮፓ ኅብረት ለሜይ መንግሥት ተጨማሪ ዕድሜ ለመስጠት ወስኗል። እስከ ፊታችን ሚያዝያ አራት ትርጉም ያለው ሃሣብ ይዘው ቢመለሱ ተቃውሞ የለውም። ለንደን እንግዲህ አንድም ከአውሮፓ ኅብረት ጋር በሰላም እየተናገደች የምትቀጥልበትን ምቹና ለጉዳት የማያጋልጥ ሃሣብ ይዛ መምጣት አለባት፤ አለበለዚያም ይህንን ብሬግዚት የሚሉ የፍቺ ሃሣቧን እርግፍ አድርጋ ጥላ በኖረችበት የሞቀ ቤቷ፤ በአባልነቷ መቀጠል ይኖርባታል።
በርካታ የዓለም ሀገራት ከሩሲያ የቶር መሳሪያ ግዢ የሚፈጽሙ ሲሆን፤ ከነዚህ ውስጥ ሕንድ ከፍተኛውን ግዥ በማከናወን ቀዳሚውስ ስፍራ እንደምትይዝ የስቶክሆልም ዓለም አቀፍ የሰላም ጥናት ኢንስቲትዩት ያወጣው ሪፖርት ያመለክታል። ከሕንድ በመቀጠል ቻይና ፣አልጀሪያ፣ ግብፅ እና ቬትናምም በከፍተኛ ደረጃ የሩሲያን የጦር መሳሪያዎች የሚገዙ ሀገራት እንደሆኑም ተገልጿል። ሩሲያ ከአሜሪካ በመቀጠል ሁለተኛዋ የዓለም የጦር መሳሪያ ሻጭ ሀገር መሆኗም በሪፖርቱ ተገልጿል። ሞስኮ ለ10 ሀገራት 90 በመቶ የመሳሪያ ሽያጭ እንደምታከናውንም ተመላክቷል። ሕንድ ከዚህ ውስጥ 23 በመቶ የሚሆነውን እየገዛች ነው ተብሏል። ሕንድ ካላት አጠቃላይ የጦር መሳሪያዎች 49 ነጥብ 3 የሚሆነው ከሩሲያ የሚገባ እንደሆነው በሪፖርቱ ተጠቅሷል። ባለፉት አምስት ዓመታት ሕንድ 6 ነጥብ 5 ቢሊየን ዶላር ወጭ በማድረግ ከሩሲያ የጦር መሳሪያ የገዛች ሲሆን፤ ጎረቤቷ ቻይናም 5 ነጥብ 1 ቢሊየን ዶላር ወጭ በማድረግ ከሞስኮ መሳሪያ ገዝታለች። ሁለቱ የአፍሪካ ሀገራት ግብፅ እና አልጀሪያ በቅደም ተከተል ባለፉት ዓመታት 4 ነጥብ 2 ቢሊየን እና 3 ነጥብ 3 ዶላር የጦር መሳሪያን ከሩሲያ ገዝተዋል። ቬትናም ባለፉት አምስት ዓመታት 1 ነጥብ 7 ቢሊየን ዶላር የሚያወጡ የጦር መሳሪያዎችን ከሞስኮ አስገብታለች። ሩሲያ ከምትሸጠው የጦር መሳሪያ 48 ነጥብ 6 በመቶ የሚሆነው የጦር አውሮፕላን እንደሆነም ተገልጿል። ከ2016 እስከ 2020 ሩሲያ ሚግ ሱክሆይ እና ሚግን ጨምሮ 400 ተዋጊ ጀቶችን ለ13 ሀገራት መሸጧ ይፋ ተደርጓል። ከነዚህ መካከል ግማሽ ሚሆኑትን ጀቶች ሕንድ ገዝታቸዋለች ተብሏል። በፈረንጆቹ 2021 የአሜሪካ የጦር መሳሪያ ሽያጭ በ21 በመቶ መቀነሱ ተነገረ ከሩሲያ የጦር መሳሪያ ከሚገዙ ሀገራት መካከል ከአፍሪካ ኢትዮጵያ፣ ሱዳን፣ አልጀሪያ፣ ግብፅ እና አንጎላ የተካተቱ ሲሆን ቱርክ፣ ፓኪስታን፣ ኢራን፣ ሶሪያም ከሞስኮ መሳሪያ ያስገባሉ።
ኣብ መስርሕ ሰላም ኢትዮጵያ መሪሕ ተራ ምጽዋታ እትግለጽ ዘላ ኬንያ፡ ድሕሪ ህሉዊ ምርጫ እታ ሃገር፡ ኣብ ልዝብ ሰላም ኢትዮጵያ ዓቢ ኣበርክቶ ክትጻወት ተስፋ ከም ዘሎ ንላዕለወይቲ ዲፕሎማት ኣመሪካ ብምጥቃስ ኣገልግሎት ዜና ፈረንሳ ጸብጺቡ። ኣብ ሚኒስተሪ ወጻኢ ጉዳያት ኣመሪካ ሓላፊት ጠረጴዛ ኣፍሪቃ ዝዀና ሞልይ ፊ ከም ዝገለጸኦ፡ ዋላ’ኳ ገዛኢ ሰልፊ ብልጽግና ብመገዲ ኣፍሪቃዊ ሕብረት እምበር ብመንጎኝነት ኬንያ ዝግበር ልዝብ ከም ዘይቅበል እንተ ኣመልከተ፡ ዝምድና ኡሁሩ ኬንያታን ኣቢይ ኣሕመድን ኣብ ግምት ብምእታው ግን እቲ ኣበርክቶ ዓቢ ምዃኑ ይሕብራ። ሞልይ ፉ ንኮሚተ ዝምድናታት ወጻኢ ሰነት ኣመሪካ ኣብ ዝሃበኦ ቃል፡ ሕጂ ቀንዲ ኣተኵሮ ኬንያ ኣብቲ ምርጫ ስለ ዘሎ፡ ድሕሪ ምውዳእ እዚ ምርጫ ግን እቲ ተራ ክዓቢ ትጽቢት ከም ዝግበሮ ጠቒሰን። ኣብ ተመሳሳሊ ዜና ፍሉይ ልኡኽ ኣመሪካ ኣብ ቀርኒ ኣፍሪቃ ዝዀኑ ማይክ ሃመር ኣብዚ ሰሙን’ዚ ኣብ ኢትዮጵያ ናይ ስራሕ ዑደት ክገብሩ መደብ ወጺኡ ኣሎ። ኣገልግሎት ዜና ፈረንሳ ነተን በዓልቲ ስልጣን ብምጥቃስ ከም ዘመልከቶ፡ እቶም ፍሉይ ልኡኽ ምስ ዝምልከቶም ኣካላት ክዛራረቡን እቲ መስርሕ ሰላም ንቕድሚት ዝኸደሉ መገዲ ከናድዩን ትጽቢት ይግበሮም። ዕለታዊ ፈነወ ድምጺ ኣመሪካ 03/12/2022 ፈነወ ትግርኛ ቀዳም ድምጺ ኣሜሪካ ፈነወ ቛንቛ ትግርኛ ካብ ሶኑይ ክሳብ ሰንበት ይፍነው። ፈነወ ቛንቛ ትግርኛ ካብ ሶኑይ ክሳብ ዓርቢ ብዕለታዊ ዜና ይጅምር፥ እዋናዊ ጉዳያትን ሰሙናዊ መደባት'ውን የጠቓልል ።ቀዳምን ሰንበትን ኣብቲ ሰሙን ዝተፈነው መደባት ብምድጋም ፈነወ ቛንቛ ትግርኛ ይኻየድ።
ሓያሎ ዓቃባውያን ግዝኣታት ኣመሪካ፡ ንምጽቃጥን ምዕፋንን ምርጫ ዘኽእል ሕግታት የሕልፋሉ ኣብ ዘለዋ እዋን፡ ፕረዚደንት ባይደን ግን ኣንጻሩ ክሰርሑ ምዃኖም ቃል ኣትዮም። “ምርጫ እምነ-ኵርናዕ ኣመሪካዊ ክብሪ'ዩ"፡ ዝበሉ ፕረዚደንት ባይደን “በዚ መሰረት’ዚ ናይ ምብሕጓግ ተርእዮታት የጋጥም ስለ ዘሎ ንምክልኻሉ ኣበርቲዕና ክንሰርሕ የድሊ” ኢሎም። ፕረዚደንት ባይደን ስክፍታኦም ዘካፈሉ ድሕሪ ምርጫ 2020 ዘጋጠመ ተርእዮታትን ደጋጊምካ ድምጺ ናይ ምዕፋን ሕጋታትን ምርኵስ ብምግባር’ዮም። እቶም ፕረዚደንት ብሰሉስ ኣብ ኣትላንት ኣብ ዝገብሩዎ መደረ፤ “ደሞክራሲ ኣብ ክንዲ ዕፈና፣ ብርሃን ኣብ ልዕሊ ጽላሎት፣ ፍትሒ ኣብ ልዕሊ ዓመጽ ዲና ክንመርጽ ወይስ ኣንጻሩ፧ ኣበይ ከም እንቐውም ርዱእ ይመስለኒ። ደጊምና ኣይክንዕጸፍን ኢና። ቃለይ’ውን ኣይከዕብርን’የ። ኣብ ውሽጢ ዓዲ ይዅን ወጻኢ ንደሞክራሲ ክሕሉን ንምርጫ ከኽብርን’የ። እቲ ሕቶ ዘሎ ግን ትካላት ኣመሪካ’ኸ ኣብዚ ጉዳይ መርገጺአን እንታይ ይመስል፧ ዝብል’ዩ፡” ኢሎም። ብመሰረት ብዩኒቨርስቲ ኒውዮርክ ዝተኻየደ መጽናዕቲ፡ ኣብ ዝሓለፈ ዓመት ጥራይ 19 ግዝኣታት ኣመሪካ ንመሰል ምርጫ ዝጸቅጥ ሕጊ የሕሊፈን። ፕረዚደንት ባይደን ክገብሩዎ ወጢኖም ዘለዉ እምበኣር፡ ናይ 1965 ሕገ-ምርጫ ንምቕያር’ዩ። ከም ምጕት እቶም ፕረዚደንት፡ ፈደራላዊ መንግስቲ ኣብ ልዕሊ’ተን ንምርጫ ክዕፍና፡ ከደናጕያን ክሓላልኻን ዝደልያ ግዝኣታት ጸቕጢ ክገብርን ንዘሕለፍኦ ሕጊ ክቕይር ከኽእልን’ዩ። ፕረዚደንት ባይደን መደረ ዘስምዑላ ግዝኣት ጆርጂያ፡ ሓንቲ ካብተን ዝቐደሙ ፕረዚደንት ትራምፕ ስርቂ ምርጫ ተኻዪዱላ ኢሎም ዝምጉትዋ ዝነበሩ’ዮም። ክሲ ትራምፕ ግን እኹል ጭብጢ ኣይተርኽቦን። ፕረዚደንት ባይደን ኣብ ዘረባኦም፡ ንተርእዮ ጥሪ 2021 ብምዝካር፡ እቲ ጉዳይ ግዜ ዘይህብን ቅልጡፍ ግብረ-መልሲ ዘድልዮን’ዩ ኢሎም። ተንተንቲ ግን እቲ ብፕረዚደንት ባይደን ዝእመም ዘሎ ሓሳባት ንኽትግበር ግዜ ዝሓትት ምዃኑ’ዮም ዝገልጹ። ካብ ትካል American Enterprise Institute ዝዀነ ጆን ፎርቴር እቲ እማመ ንሓያሎ ሕጋጋት ግዝኣታት ዝትንክፍ ብምዃኑ ቀሊል ለውጢ ከም ዘይኰነ ይጠቅስ። እቲ ተንታኒ ከም ዝገልጾ፡ እቲ ሓሳብ ብወገን ኣባላት ሰልፊ ደሞክራት ምሉእ ድጋፍ ደኣ ይሃሉዎ እምበር፡ ሰልፊ ሪፓብሊካን ዘይድግፎ ብምዃኑ ዓቢ ማሕዕንቖ ከም ዘለዎ ይዛረብ። ሓያሎ ኣባላት ሪፓብሊካንን ደገፍቲ ፕረዚደንት ነበር ትራምፕን፡ ድምጺ ንምጕዕጻጽ ዘይኰነስ ስርቂ ድምጺ ከየጓንፍ ከም ዝከላኸሉ ይምጉቱ። ኣብ ላዕለዋይ ባይቶ (ሰነት) ኣመሪካ መራሒ ውሑዳን ዝዀኑ ሚች ማኮነል ነቲ ጉዳይ ኣመልኪቶም ከምዚ ይብሉ፤ “መራሒ ላዕለዋይ ብዙሓን ንሕጊ’ዚ ቤት ክቕይር ኣበርቲዑ ይጽዕር ኣሎ። ከም ምጉቱ፡ ሓገግቲ ኣካል ብዙሓት ግዝኣት ድምጺ ምርጫ ንምዕንቃፍ ኣበርቲዐን ይሰርሑ ከም ዘለዉ’ዩ። እዚ ግን ኣብ ዝዀነ ክፋል ናይ ኣመሪካ የጋጥም የለን፡” ኢሎም።
ቤት ጽሕፈት ሃብቲ ማይ ክልል ዓፋር ፋጡማ ሃይሰማ ብወገና "ሕጽረት ማይ ብድሆ ኮይኑ'ሎ፣ ብርክት ዝበሉ ጎዳጉዲ ማያት ኩዒትና ኢና። እንተኾነ ሕጽረት ፍሎራይድ ስለዘለና ክንጥቀመሎም ኣይካኣልናን። መጠን ፍሎራድ እቲ ማይ ካብ’ቲ ውድብ ጥዕና ዓለም ዘውጸኦ መዐቀኒ ንታሕቲ ስለዝኾነ ክንዕሽጎም ተገዲድና ኣለና። ማይ ንምጽራይ ዝሓትት መጠን ገንዘብ ልዕሊ ዓቅምና ኮይኑ ኣሎ" ትብል። ሰበ ስልጣንን ትካላት ረድኤትን ብወገኖም፣ እንተኺኢሎም ብቦጥ ኣቢሎም ማይ ንምቅራብ ካብ ምፍታን ሰጊሮም ዝገብርዎ ካልእ ነገር የለን። ተወላዶ ዓፋር ግና ኣማራጺ ምስኣኖም ይግለጽ ኣሎ። ዕለታዊ ፈነወ ድምጺ ኣመሪካ 29/11/2022 ፈነወ ድምጺ ኣመሪካ ቋንቋ ትግርኛ ሕዳር 29,2022 ፈነወ ድምጺ ኣመሪካ ቋንቋ ትግርኛ ሕዳር 29,2022 ኣብ ከተማ ኣዲስ ኣበባ ዝጀመረ ንምሕደራ ኣገልግሎት ኢንተርነት ዝምልከት ዋዕላ: ቤት ፍርዲ ኮሞሮስ ፕረዚደንት ነበር ሳምቢ ንዕድመ ምሉእ ማእሰርቲ ይፈርድ: መንግስቲ ሱዳን ንማሕበር ሞያተኛታት የደስክል መደብ ኤርትራዊያን ኣብ ኣመሪካን የጠቓልል
2. #ወያኔን ሊያሰጋ የሚችል ሁሉ እስካሁን በሙሉ ሃይል በየቦታው ባይንቀሳቀስም በወታደራዊ ጥናታቸው መሰረት ያሰጋልና ስለሚሉ እስከዛው እኛም የስጋት ምንጭ ተደርገን ስለምንቆጠርና ለጥቃትም በቀላሉ ተጋላጭ ስለሆንን ዘራችን የሚጠፋበት አደጋ ውስጥ ገብተናል። 3. #ከደቡብ ሱዳን ውሎገብ የፈለግነውን የጦር መሳርያና የእለት ፍጆታ ሸቀጥ ያለስጋት እናስገባ ነበር። ያንንም ለማስቀረትና እኛል ለመፍጀት ነው። 4. #የወያኔ ሴረኛ ቡድን ከደቡብ ሱዳን ጋር በጥበብ በመመሳጠር በግጦሽ በማመሳሰል ምንም የማያውቀውን ህዝቡን እያስገደለ ነው። 5. #ለወረዳው ቅርብ በሆነ ሁኔታ የሠፈረው በትግራይ ኃላፊዎች ብቻ እንደፈለጉ የሚያዙት ልዮ ኃይል፣ ፌደራል ፖሊስ፣ ሽምቆች እንዲሁም መከላከያም አለ። የመጀመርያዋ ጥይት ሳትጮህ ለመከላከያ አዛዡ ተደውሎ ነበር እንደርሳለን ብለው አውቀው የውሃ ሽታ ሆነው ቀሩ፡፡ 6. #ቢያንስ በቅርብ ርቀት አስተማማኝ የአየር ኃይል አለ። ታድያ በትንሽ ደቂቃ ብቻ እስከ ወረዳው መድረስ ይችል ነበር ግን አልሆነም። ለምን አትበሉ። ዘር ፍጅቱ በወያኔ የተቀነባበረ ነው። 7. #መሬታችንን ያለግብር የሚያርሱት የትግራይ ዜጎች ቢሆኑ ኖሮ የተጠቁት 57ቱ ወገኖቻችን ሳይመለሱ ተጨማሪ 16 ህፃናት መወሰዳቸው ሌሎችም ሊሞቱ ቀርቶ ደቡብ ሱዳንን በጨፈለቀ ነበረ፡፡ 8. #በመጨረሻም የሱማሊያን አልሻባብ ተሻግሮ ለመግጠም ሰራዊት የሚልክ እንዲሁም አልፎ ላይቤርያና ሱዳን ሄዶ ሰላም አስከብራለሁ እያለ ኃይል የሚገብር የወንጀለኞች ጥርቅም ለራሳችን ዜጎች መሆን ሳይችል ይብስ ብሎ በአስቸኳይ አዋጅ ስም ሰላማዊ ህዝብ ሲያሸብርና ሲጨፈጭፍ ማየት እጅግ ያማል። 9. #አሁን እኛም በስለናል። በተለይ የእኛን ወጣቶች በገፍ ለውትድርና የማያውቁትን ገጠራማው አካባቢ የሚመለምለው እንዳይሳካ ተግተን እየሰራን ነው። ለነፃነታችን መከበር ደቡብ ሱዳንን ሣይሆን ህዋህትን/ወያኔን ከአጋሮች ጋር ተደራጅተን እንታገላለን፡፡ ድል ለጭቁኑ ህዝብ! በማለት ይህን ብርቱ ሚስጥር ለኢትዮጵያ ሕዝብና ለአለም እንዲታወቅ በአስቸኳይ ይድረስልን ብሏል። ማሳሰቢያ፡- ይህን ወደእንግሊዝኛና ወደተለያዪ ቋንቋወች በመተርጎም በቶሎ ስራ ልትጋሩ የምትችሉ በፍጥነት በውስጥ መስመር አግኙኝና የህዝባችንን ብሶት እናስተጋባ ለጋምቤላ ወገኖቻችን እንድረስላቸው።
የባሃኢ ሃይማኖትን ወደ ኢትዮጵያ የገባው ሳብሪ ኤሊያስ በሚባሉ ግብፃዊ አማኝ አማካኝነት ነው። እኝህ ሰው በወጣትነታቸው ማለትም በ27 ዓመታቸው እ.ኤ.አ 1933 ያለምንም ቅድመ ዝግጅት ፣በውስን አቅማቸውና የኢትዮጰያን ቋንቋዎችን ባለማወቃቸው ሳይገቱ የባሃኢ ሃይማኖትን ለማስተማር ወደ ኢትዮጵያ መጡ። በልብስ ስፌት ስራም መተዳደር ጀመሩ ። ጎን ለጎንም ሃይማኖቱን ማስተማር ጀመሩ። ከብዙ ጥረት፥ ልፋትና ፈተናም በኋላ አንዳንድ ኢትዮጵያን ሰዎች ሃይማኖቱን መቀበል ጀመሩ። ከዚያም የባሃኢ ሃይማኖት የአስተዳደር ተቋም የሆነውን የአካባቢ መንፈሳዊ ጉባዔ ለመጀመሪያ ጊዜ ለማቋቋም አስቻሉ። ከሳብሪ ኤሊያስ ታላቅ ስኬት መካከል “ባሃኡላህና አዲሱ ዘመን” የተሰኘውን መፅሀፍ በ1934 እ.ኤ.አ ወደ አማርኛ ለማስተርጎምና ማሳተም መቻላቸው ነው። የመፅሀፉም ቅጅ በጊዜው ለነበሩ ቤተ መጽሃፍቶችና ለዓለም ዙሪያ ለሚገኙ ባሃኢዎች ተሰራጭቷል። በ1936 እ.ኤ.አ የመፅሃፉ ቅጂ በወቅቱ የኢትዮጵያ መሪ ለነበሩት ንጉስ ሃይለስላሴ እየሩሳሌም በነበሩበት ወቅት ወ/ሮ ሎሮል ስቸፐፍሎቸር በተባሉ ካናዳዊ ባሃኢ አማካኝነት ተሰጥቷቸዋል። በ1935 እ.ኤ.አ በጣሊያን ወረራ አማካኝነት በሃገሪቱ በተከሰተው ብጥብጥና አለመረጋጋት ሳቢያ ሳብሪ ኤሊያስ ወደ ትውልድ ሀገራቸው ግብፅ ለመመለስ ተገደዱ። ወደ ሀገራቸው ግብፅ ከተመለሱ በኋላ ወ/ሮ ፋሂማ ያኩት ጋር በጋብቻ ተቆራኙ። እንዲሁም የሁለት ወንድ ልጆች አባት ሆኑ። ነገር ግን በ1944 እ.ኤ.አ የጣሊያን ወረራ ማቆም ማግስት ሳብሪ ኤሊያስ ከባለቤታቸው ወ/ሮ ፋሂማ ያኩት እና ከሁለት ወንድ ልጆቻቸው ሁሴንና ሳፋ ጋር ወደ ኢትዮጵያ ለመኖር መጡ። በዚህ ጊዜ ሃገሪቱ በጣሊያን ወረራ ምክንያት ብዙ ችግር ውስጥ ገብታ ስለነበረች ሁሉንም ነገር ቀድሞ እንደነበሩት ሊያገኙት አልቻሉም። እሳቸው በነበሩበት ወቅት እምነቱን የተቀበሉትን ሰዎች ሊያገኟቸው አልቻሉም። እምነቱን እንደገና በዚህች የተቀደሰች ሃገር ለማስፋፋት ጥረት ጀመሩ። ወዲያውኑም የጃንሆይ (ንጉስ ሃይለስላሴ) ፍርድ ሸንጎ የህግ ሰው የነበሩት ቀኝ አዝማች ጊላ ሚካኤል ባህታ የተባሉ ሰው እምነቱን ተቀበሉ። እኚህም ሰው የእምነቱ ጠንካራ አማኝና አገልጋይ ሆኑ። በጥቂት ወራት ውስጥ የአማኞች ቁጥር እየጨመረ ሄደ። የባሃኢ ማህበረሰቦች መስፋፋትና መጠናከር በ1953 እ.ኤ.አ በአለም ዙሪያ የሚገኙ የባሃኢ ማህበረሰቦች በሾጊ ኤፈንዲ አማካኝነት የ10ዓመት እቅድ (ከ1953 – 1963) የተሰኘውን ይህን እምነቱን ለማስፋፋትና ለማጠናከር የተቀረፀውን የመጀመሪያውን አለማቀፋዊ እቅድ በይፋ ጀመሩ። በእነዚህ አስርት ዓመታት ውስጥ ባሃኢዎች በፕላኔቷ እያንዳንዷ ጫፍ ውስጥ እምነቱን ለማስፋፋትና ለማጠናከር ተሰራጩ። በ1953 እ.ኤ.አ ገደማ በርካታ ባሃኢዎች ከግብፅ፥ አሜሪካና ኢራን ወደ ኢትዮጵያ በአገር አቅኚነት መምጣት ጀመሩ። በ1963 እ.ኤ.አ የሲቪል አቪየሽን፥ የዩንቨርስቲና የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተማሪዎች እምነቱን በብዛት መቀበል ጀመሩ ። ለእነዚህ አዳዲስ አማኞቹም የጥልቀት ትምህርት በእነዚህ አገር አቅኚዎችና ነባር አማኞች አማካኝነት መሰጠት ተጀመረ። ከዚህ በኋላ ጠንካራ የባሃኢ ማህበረሰብ መፈጠር ጀመረ። በ1960 እ.ኤ.አ የአዲስ አበባ ማህበረሰብ በከፍተኛ ሁኔታ ማደግ በመጀመሩ ከባሃኢዎች መኖሪያ ቤቶች ወጥቶ በባሃኢ ማእከል ውስጥ እንቅስቃሴዎቹን ማካሄዱ የግድ ሆነበት። በ1962 እ.ኤ.አ ለባሃኢ ማእከል መስሪያ የሚሆን የመጀመሪያውን መሬት በግዢ አገኘ። በ10ዓመት ጊዜም የመጀመሪያውን የብሔራዊ የባሃኢ ማእከል ተገንብቶ በ1972 እ.ኤ.አ ተመረቀ። በመቀጠልም የባሃኢ ማህበረሰቦችን ለማስፋፋትና ለማጠናከር በቢሾፍቱ፥ አዳማ፥ አምቦ፥ ሰበታ፥ ሆለታ፥ ወሊሶ፥ ሃዋሳ እና ጅማ ጥረት ተጀመረ። የባሃኢ አስተዳደራዊ ተቋማት መጠናከር በባሃኢ ሃይማኖት በተለይ አንድ መወሳት የሚገባው ነገር አለ። ይኸውም የቅስና ስርዓት አለመኖር ነው። የአንድን አካባቢ ባሃኢዎች ጉዳይ ማየትና ማስተዳደር የአካባቢ መንፈሳዊ ጉባኤ ተብሎ የሚጠራው ተቋም ኃላፊነት ነው። ይህም ዘጠኝ አባሎች ያሉበት ተቋም በዓመት አንድ ጊዜ ሚያዚያ 21 ቀን በሪዝቫን የመጀመሪያ ቀን ለአካለ መጠን በደረሱ ምእመናን (ከ21 ዓመት በላይ) ይመረጣል። በብሔራዊ ደረጃም ይኸው ነው። በሃገሪቱ የሚገኙትን ባሃኢዎች የሚያስተዳድረው ብሔራዊ መንፈሳዊ ጉባዔ የተሰኘው ትቋም ሲሆን አባላቱም በሃገሪቱ ከሚገኙ ባሃኢዎች መካከል ዘጠኝ አማኞች በአመት አንዴ በሚስጥር ይመረጣሉ። ከላይ እንደተገለፀው የመጀመሪያው አካባቢ መንፈሳዊ ጉባኤ በኢትዮጵያ የተመሰረተው በ1934 እ.ኤ.አ ነበር። የባሃኢ ማህበረሰብ በተለያዩ ከተሞችና የገጠር አካባቢዎች መስፋፋት ሲጀምር የአካባቢ መንፈሳዊ ጉባዔዎችም መቋቋም ጀመሩ። በ1956 እ.ኤ.አ የመጀመሪያው በሰሜን ምስራቅ ሃገራት ለሚኖሩ የባሃኢ ማህበረሰብ የሚያገለግል ብሔራዊ መንፈሳዊ ጉባዔ በካይሮ ተቋቋመ። ይህም መንፈሳዊ ጉባዔ በግብፅ፥ በኢትዮጵያ፥ ኤርትራ፥ ሊቢያ፥ ሱዳን፥ ሶማሊያና፥ ጅቡቲ የሚገኙን ባሃኢዎች ያገለግል ነበር። የአማኞቹና የአካባቢ መንፈሳዊ ጉባኤዎቹ ቁጥር በኢትዮጵያ በመጨመሩ የተነሳ የኢትዮጵያ ብሔራዊ መንፈሳዊ ጉባዔ በ1975 እ.ኤ.አ በአዲስ አበባ ተቋቋመ። በአሁኑ ጊዜ የኢትዮጵያ ባሃኢዎች ቁጥር በርካታ ሲሆን በብሔራዊና በአካባቢ መንፈሳዊ ጉባዔዎች አማካኝነት ለማህበረሰባቸው የሚጠቅሙ የተለያዩ እንቅስቃሴዎችን በማድረግ ላይ ይገኛሉ። የዜግነት ግዴታቸውንም ለመወጣት ንቁ ተሳትፎ የሚያደርጉ አማኞች ሲሆኑ ለአገራቸው መንፋሳዊና ማሕበራዊ ደህንነት መረጋገጥ የማያሰልስ ጥረት የሚያደርጉ ናቸው። በንፁህ የአገልግሎት መንፈስ ለአገራቸው ማሕበረሰብ ዕድገትና ሰላም ይተጋሉ። በዓለም ዙሪያ ከሚተገበረው በባሃኢ ሃይማኖት አማካኝነት ከተቀረፀው ለሁሉም ከሚያገለግለው የስነ-ምግባር ትምህርት ዘዬም አገራቸው እንድትቋደስ ሁሉንም ዜጎች በማሳተፍ ይጥራሉ። Interesting blog? Like it on Facebook, +1 on Google, Tweet it or share this article on other bookmarking websites.
“ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ችግር ላይ በነበርንበት የሽግግር ጊዜ እኛን መጥቶ ለመርዳት ፈቃዳችን አላስፈለገውም ነበር፤ እና እኛም ብድር የመመለሻችን ጊዜ አሁን ነው ብለን እናስባለን፤ ምክንያቱም አንድነቷ እና ደህንነቷ የተጠበቀ፣የተረጋጋች ኢትዮጵያን ማየት ለእኛ ትልቅ ነገር ነው፡፡ በምንመራው ቀጣናዊ ተቋም ኢጋድ በኩል ይህን የማድረግ ኃላፊነት እንዳለብንም እናስባለን” ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በመግለጫው መናገራቸውን አል ዐይን አማርኛ ከጽህፈት ቤታቸው ያገኘው መረጃ ያመለክታል። ሱዳን የወቅቱ የምስራቅ አፍሪካ በይነ መንግስታት (ኢጋድ) ሊቀመንበር ናት፡፡ ይህን ተከትሎ የኢትዮጵያን መንግስት በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በሽብርተኝነት ከተፈረጀው ህወሓት ጋር ለማደራደር ከኬንያው ፕሬዝዳንት ኡሁሩ ኬንያታ፣ ከሩዋንዳው ፖል ካጋሜ፣ ከደቡብ አፍሪካው ሲሪል ራማፎዛ እና ከአሜሪካ ጋር በመወያየት ላይ መሆናቸውን ጠቅላይ ሚኒስትሩ ገልጸዋል። ከሁለት ሳምንት በፊት ወደ ካርቱም ተጠርተው የነበሩት በአዲስ አበባ የሱዳን አምባሳደር ከዛሬ ጀምሮ ወደ ኢትዮጵያ መመለሳቸውንም ሃምዶክ በመግለጫቸው ላይ ተናግረዋል። አምባሳደሩ በወቅቱ ወደ ካርቱም የተጠሩት ሱዳን የፌደራል መንግስቱን እና በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በሽብርተኝነት ከተፈረጀው ህወሓት ጋር ላደራድር በሚል ላቀረበችው ጥያቄ ኢትዮጵያ ፈቃደኛ አለመሆኗን ተከትሎ ከመንግስታቸው ጋር ለመመካከር ነበር። የጠቅላይ ሚኒስትሩ ፕሬስ ሴክሬታሪ ቢልለኔ ስዩም ጉዳዩን አስመልክቶ ለቀረበላቸው ጥያቄ “ሱዳን የኢትዮጵያን ሉዓላዊ ግዛት በሀይል በመያዟ ለማደራደር ተዓማኒነት ይጎድላታል” ማለታቸው ይታወሳል።
ካብ 2016 ክሳብ 2021 ኣብ ዝነበረ ሓሙሽተ ዓመታት፡ 13,965 ኤርትራውያን ንዝርከብዎም 218,430 ስደተኛታት ናብ ካናዳ ኣትዮም ዑቕባ ከም ዝረኸቡ፡ ጸብጻብ ክፍሊ ኢምግሬሽን እታ ሃገር ብምጥቃስ መርበብ ሓበሬታ ሲቢኤስ ሓቢራ። ፈረንሳይ ብወገና ቁጽሮም ዘይተፈልጠ ኤርትራውያን ዝርከብዎም፡ 700 ስደተኛታት ካብቲ ኣብ ማእከል ከተማ ፓሪስ ኣብ ጐደናታት ሰፊረምዎ ዝነበሩ ብ27 ጥቅምቲ 2022 ናብ ውሑስ ዝበለቶ ቦታ ከም ዘግዓዘቶም ቢቢሲ ኣፍሊጣ። ካናዳ ኣብዘን ዝሓለፋ ዓመታት ብዝሃበቶ ዑቕባ፡ 13, 965 ኤርትራውያን ዕድል ከም ዝረኸቡ ዝጠቐሰ እቲ ዜና፡ ብዘይካዚ ካብቲ ጠቕላላ ቁጽሪ 18.6% ህንዳውያን ተጠቀምቲ ክኾኑ እንከለዉ፡ 11.4% ዜጋታት ፍሊፕናውያንን 8.9% ቻንይናውያንን እውን ተጠቀምቲ ምዃኖም ጸብጻብ ኢሚግረሽን ካናዳ ሓቢሩ። ምስዚ ኩሉ ሶርያውያን 61 ሺሕ ኮይኖም ቀዳማይ ደረጃ ዝሕዙ እዮም። ብብዝሒ ደረጃ ደድሕሪ ሶርያውያን ዝስርዑ፡ 15,505 ዒራቓውያን፡ 13 965 ኤርትራውያን፡ 9,490 ኣፍጋኒስታውያንን 7,810 ፓኪስታናውያንን ኮይኖም ከም ዝስርዑ፡ እቲ ጸብጻብ ኣስፊሩ። ኤርትራ ዜጋታተን ብብዝሒ ናብ ካናዳ ካብ ዝፈለሱ ቀዳሞት 8 ሃገራት ሓንቲ እያ። ምስ ብዝሒ ህዝቢ ናይተን ሃገራት ክመጣጠን እንከሎ ድማ ኤርትራ በቲ ፍልሰት ቀዳማይቲ’ያ እትስራዕ። እዚ ከምዚሉ እንከሎ፡ ፈረንሳ ኣብ ከተማ ፓሪስ ኣብ ጐደናታት ሰፊሮም ዝጸንሑ 700 ስደተኛታት ብ27 ጥቅምቲ 2022 ናብ ውሑስ ዝበለቶ ቦታ ኣግዒዛቶም። እዞም ኣብ ጐደናታት ኣጽሊሎም ዝጸንሑ ስደተኛታት መብዛሕትኦም፡ ኤርትራውያን፡ ኢትዮጵያውያንን ኣፍጋኒስታናውያንን፡ ምዃኖም ተፈሊጡ። ፈረንሳ ነዚ ስጉምቲ ዝወሰደት ነቲ ብምልውዋጥ ኣየር ከጋጥም ዝኽእል ሓያል ዛሕሊ ኣብ ግምት ብምእታው ምዃኑ ድማ ክፍለጥ ተኻኢሉ’ሎ። ዜናዊ ጸብጻብ’ ኣቦ መንበር ሰዲህኤ ናይ ዝመርሖ ኣኼባ Tuesday, 25 October 2022 12:16 Written by ቤት ጽሕፈት ዜና ሰዲህኤ ብኣቦ መንበር ሰልፊ ዲሞክራሲ ህዝቢ ኤርትራ ብጻይ ተስፋይ ደጊጋ ዝተመርሔ ኣኼባ ኣብ ፍራንክፎርት ብዕለት 23 ጥቕምቲ 2022 ተኻይዱ። እቲ ኣኼባ ኣባላት ጨንፈር ሰልፍን ፍሉይ መጸዋዕታ ዝተገብረሎም ግዱሳት ተቓለስቲ ዜጋታትን ዝተሳተፍዎ እዩ ነይሩ። ኣብ መኽፈቲ ናይቲ ኣኼባ ብጻይ ታደሰ ኣስመላሽ ኣቦ መንበር ሽማግለ ጨንፈር ናይቲ ከባቢ ድሕሪ ምግሃድ ሕማም ለበዳ ኮቪድ 19፣ ንመጀመርታ ግዜ ብኣካል ተራኺብና ዝካየድ ዘሎ ኣኼባ ብምዃኑ ኣመስጊኑ፣ ቀጻሊ ንኽኸውን ዘለዎ ትምኒትን ምስጋናን ናእዳን ንተሳተፍት ብምቕራብዩ ተኸፊቱ። ኣስዒቡ ብጻይ ተስፋይ ንተሳተፍቲ ደጊሙ ብምምስጋን፣ ዕላማ ናይቲ ኣኼባን ዝሓዞ ዛዕባታትን ክገልጽ ከሎ፣ ኣብዚ እዋንዚ ስርዓት ህግደፍ ኣብ ልዕሊ ህዝብና ዘውርዶ ዘሎ ክጽወር ዘይካኣል ኣደራዕን ስቓይን መግለጺ ስለዘይርከቦ፣ እቲ ናይ መወዳእታ ዝበሃል ኣብ ልዕሊ ህዝበይ ዝብሎ መላእ ሕብረተ ሰብና ዝፍጸም ዘሎ ናይ ጥፍኣትን ዕንወትን እዩ ኢሉ። ካብ ኢድን ትካላትን ናይቲ ስርዓት እየ ዝብል ኣካል ንዝተሰወሩ ከይተረፈ፡ ውልድኩምን ውላድኩምን ዘየረከብኩም ብዝብል ምስምስ ንወለዲ ካብ መንበሪኦም ኣውጺኡ ግዳም ዝድርብን ኣባይቶም ከምዝዕጾን ዝገብር ሕሱም ተግባራት ዝፍጸመሉ እዋን ተበጺሑ ምህላዉ ሓቢሩ። ንብርሰትን ጥፍኣትን ህዝብና ዝተዓጠቐ ስርዓት ብምዃኑ ድማ’ዩ መንእሰያት ኤርትራ ብኣልማማ ኣብዘይምልከቶም ኲናት ትግራይ የእትዩ ዘጥፍኦም ዘሎ። ናይ ስልጣንን ሻርነትን ጉዳይ እንተዘይ ኮይኑ፡ እቲ ኲናት ብምንም ተኣምር ንህዝቢ ኤርትራ ዝምልከት ኣይነበረን ኣይኮነን’ውን። ህዝቢ ኤርትራ ብዘይመረጾ ስርዓት እዩ፣ እዚ ኩሉ ጭቆና ኣብ ርእሲኡ ዝወርድ ዘሎ። ስለ ዝኾነ መራሕቱ ብኸመይ ይመርጽን፣ ምርጫን ናይ ምርጫ ግዜን’ውን ኣይፈልጥን እዩ። እዚ ግን ጽንዓትን ቀጻልነትን ጥራሕ እምበር፣ ክንሰግሮ ኢና ዘይስገር ነገር የለን። ናይ ሰልፍና ጉዳይ እንተዝነብር ግን፣ ሕጊ ስለዘሎ ኣባላት ካብ ታሕቲ ክሳብ ላዕሊ መኣስን ብኸመይን መራሕቶም ከምዝመርጹ ይፈልጡ እዮም ክብል ገሊጹ። ብዘይካዚ፣ ተቓወምቲ ፖለቲካዊ ሓይልታት ሕሰም ህዝብና ኣቐዲምና ስለዝተገንዘብና በብመንገድና ክንቓለሶ እኳ እንተጸናሕና፣ ኣድማዕነት ናይ ቃልሲ ንምርግጋጽን መንገዲ ዓወት ብምዃኑን ሓደ ናይ ሓባር ጽላል ንምፍጣር ነዊሕ ተጓዒዝና፣ ክሳብ ሰረታት ሓባራዊ ጽላልን፣ ብመጽናዕቲ ዝተበጽሑ ናይ ሓባር ሰነዳትን ኣብ ስምምዕ ምብጻሕ፣ ካብ ኩለን ሓይልታት ዝተዋጽኤ ናይ ምውህሃድ ሽማግለታትን ሓይሊ ዕማማትን ምቋም ምብጽሑ’ውን ብዝርዝር ኣመልኪቱ። እዚ መድረኽዚ፣ ብዙሕ ውረድ ደይብ ዝነበሮ ኮይኑ ብትዕግስትን ምክእኣልን፣ ካብ ሕድሕድ ምጥቕቓዕ ኣውጺኡ ናብ ህዱእን ናይ ምጽውዋር ኲነት የእትዩና። ይኹን እምበር፣ ብዘይካቲ ጽላል ብኸመይ ይቐውም ዝብል ዘይተወድኤ መስርሕ፣ እቲ ኣብ ኢትዮጵያ ዝተባርዐ ውግእ ክፈላልየና ዝግባእ እኳ እንተዘይነበረ፣ ንህዝብና ይኹን ንተቓወምቲ ሓይልታት ብዘይካ’ታ ናይ መጀመርታ ብሓባር ዝወጸት ኣዋጅ ፈላልዩና እዩ። ሓድነትን ሓባራዊ ስራሕን ግን ናይ ሕጂ ሽግር ጥራሕ ስለዘይኮነ፡ ንምዕዋቱ ገና ክንጽዕር ኢና። ንሕና ከም ሰልፊ ግን፣ ካብ መጀመርታ ኣትሒዝና፣ መንቀሊ እቲ ውግእ ፖለቲካውን ቅዋማውን ብምዃኑ፣ ብዘተን ልዝብን ክፍታሕ፣ ዘስዓቦ ማሕበራውን ሰብኣውን ዕንወትን ብርሰትን ተጻርዩ፣ ዝበደለ ክቕጻዕ፣ እተበደለ ክካሓስ፡ ህዝቢ ትግራይ ምሉእ ዘይጉዱል ኣገልግሎት ክረክብ ደጋጊምና ብመግለጺታትና ጸዊዕና። መወዳእትኡ’ውን ንሱ ስለዝኾነ፣ ዓለም ትደፍኣሉ ዘላ መስርሕ እዩ። ህዝብ ኤርትራ ዝሓለፎ ተመኩሮ ከይኣኽሎስ፣ ሎሚ ነቲ ኣብ ልዕሊ ህዝቢ ትግራይ ዝፍጸም ዘሎ ህልቂት፣ ዕንወትን ግህሰት ሰብኣዊ መሰላትን ዘተግብርን ዝሕጉሶን ኣካል እንተልዩ፡ ነቲ ምረት ዝረስዐ ወይ ዘይፈልጥ ጥራሕ እዩ፡ ውግእ ብመሰረቱ መሕብኢ መለኽቲ እንተዘይኮይኑ፡ ዝፈትሖ ሽግር የብሉን፡ ክብል’ውን ሰፊሕ መግለጺ ኣቕሪቡ። ኣብ መደምደምታ፣ ምልኪ ፈራሳይ እዩ፣ ክድፈር ድማ ጀሚሩ ኣሎ። ኣብዚ ዓመት’ዚ ካብዝተራእየ ዓብዪ ጉዳይ ናይ ኣመሪካ ስራሓት ኣስፈጻሚ ካብ ውሽጢ ኣስመራ ዝገበሮ ቀጥታዊ መግለጽን ምቅላዕ ነቲ መላኺ ስርዓትን፣ ዝሰዓበ ምስ ሰልፍና ዝተገብረ ናይ ሓሳባት ምልውዋጥ መልእኽትን፡ ኣብ ስሩዕ መጋባእያ ኣህጉርዊ ምሕዝነት 118 ዝኾና ገስገስቲ ፖለቲካዊ ሰልፍታትን 28 ምንቅስቓሳትን ዝኣባላቱ ዝተላእከ ወረቐት ሰልፊ ዲሞክራሲ ህዝቢ ኤርትራ ከምዘለዎ ምቕራቡን መልሱን ኣቓልቦ ካብ ዝፈጠሩ ጉዳያት እዮም። ይኹን እምበር፣ ኣብ ውድቐት መላኺ ስርዓት ኩልና ተጠቀምቲ ስለዝኾና፡ ኣብቲ ዝካየድ ዘሎ ቃልሲ ድማ፡ ኩልና ተወዲብና ግዴና ከነበርክት ይግባኣና። ሎሚ ኣብክንዲ በበይንና ኮይና ኣብ ምክሳስን ምውንጃልን ግዜና ነሕልፍ፣ ተቐራሪብና መዋጽኦ ይኾነና ዝበልናዮ ብሓባር ክነዕውት ምጽዓር የድልየና ክብል ብጻይ ተስፋይ መግለጺኡ ደምዲሙ። ኣብ መጠረስታ፡ ካብ ተሳተፍቲ ንጉዳይ ሓድነት ተቓወምቲ ሓይልታት ዝምልከት ንዝቐረቡ ኣገደስቲ ሕቶታት ግቡእ መብርሂ ኣቕሪቡ። ነዚ ዝነጣጠፍ ዘሎ መድረኽ ኣብ ምጉልባትን፡ ሰልፊ ኣብ ህዝባዊ ርክባት ዘቕነዐ ስራሓት ዝያዳ ጠመተ ክግበርን፣ ዝብሉ ለበዋታት ብምቕራብውን ኣኼባ ተደምዲሙ። ልኡኻት ኢትዮጵያን ትግራይን ኣብ ደቡብ ኣፍሪቃ Monday, 24 October 2022 23:35 Written by ቤት ጽሕፈት ዜና ሰዲህኤ ልኡኻት ፈደራላዊ መንግስቲ ኢትዮጵያን ክልላዊ መንግስቲ ትግራይን ንዘተ ኣብ ደቡብ ኣፍሪቃ ከም ዝኣተዉ ተረጋጊጹ። እቲ ብዙሕ ተስፋ ዘይተነብረሉ ዘሎ ናይ ሰላም ዘተ 24 ጥቅምቲ 2022 ከም ዝኽፈትኳ ተሓቢሩ እንተነበረ፡ እንተኾነ ኣብቲ ዕለት ከም ዘይተኸፍተን 25 ጥቅምቲ 2022 ክጅመርዩ ዝብል ትጽቢት ከም ዘሎን ተፈሊጡ። ኣብዚ ዝርርብ ናይ ዝሳተፍ ልኡኽ ፈደራላዊ መንግስቲ ኢትዮጵያ ከም ቀንዲ መራሕቲ ኣቶ ሬድዋን ሑሴን ኣማኻሪ ብሄራዊ ጸጥታ ቀዳማይ ሚኒስተር ኣብይ ኣሕመድ፡ ዶ/ር ጊደዎን ጢመቲዎስ ጠቕላሊ ዓቃብ ሕግን ናይ ክልል ኣምሓራ ምክትል ፕረሲደንት ዶ/ር ጌታቸው ጀንበርን ዝርከብዎ ዓሰርተ ኣባላት ዝሓቖፈ ምዃኑ ተፈሊጡ ኣሎ። ኣባላት ልኡኽ ክልል ትግራይ ድማ፡ ኣቶ ጌታቸው ረዳ ፖለቲካዊ ኣማኻሪ፡ ጀነራል ጻድቃን ገብረትንሳኤ ኣባል ወተሃደራዊ ኮማንድ ፖስት፡ ኣንበሳደር ወንድሙ ኣሳምነው፡ ዶ/ር ፍሰሃ ሃብተጽዮን፡ ኣቶ ተወልደ ገ/እግዚኣብሄር፡ ኣቶ ካሳ ገብረዮሃንስን ኣቶ ኣሰፋ ኣብረሃን ክኾኑ እንከለዉ፡ ሓሙሽተ ኣባላት ጸጥታ ድማ ሓቢሮም ከም እተጓዕዙ፡ ፕረሲደንት ክልል ትግራይ ዶ/ር ደብረጽዮን ገብረሚካኤል ብ19 ጥቅምቲ 2022 ናብ ኣቦመንበር ኮሚሽን ሕብረት ኣፍሪቃ ኣብ ዝጸሓፍዎ ደብዳበ ኣረጋጊጾም። ልኡኽ ትግራይ ካብ መቐለ ተበጊሱ ብመንገዲ ጅቡቲ ኣቢሉ ደቡብ ኣፍሪቃ ከም ዝበጸሐን ፍሉይ ልኡኽ ኣሚሪካ ቀርኒ ኣፍሪቃ ማይክ ሃመር ምስቲ ልኡኽ ሓቢሮም ከም ዝተጓዕዙ ተፈሊጡ። መንግስቲ ኢትዮጵያ ኣቐዲሙ ንመንነት ኣባላት ልእኹ ኣብ ዝምልከት ኣብ ዘውጸኦ መግለጺ ጠቒስዎም ካብ ዝነበሩ ላዕለዎት ሓለፍቲ ምክትል ቀዳማይ ሚኒስተርን ሚኒስተር ወጻኢ ጉዳይን ኣቶ ደመቀ መኮነንን ዳይረክቶር ብሄራዊ ጸጥታ ኣቶ ተመስገን ጥሩነህን ካብዚ ልኡኽ ከም ዝተረፎም ተፈሊጡ ኣሎ። ገለ ወገናት መንግስቲ ኢትዮጵያ ነዚ ስጉምቲ ምውሳዱ ነቲ ዘተ ትሑት ግምት ንምሃብ እዩ ዝብል ግምት ኣለዎም። ኣሚሪካ ንኢትዮጵያውያን ናይ መንበርን ስራሕን ውሕስነት ሂባ Saturday, 22 October 2022 11:03 Written by ቤት ጽሕፈት ዜና ሰዲህኤ ጸሓፊ ዘቤታዊ ጸጥታ ሕቡራት መንግስታት ኣሜሪካ፡ ኣለጃንድሮ ማዮርካስ፡ “ኢትዮጵያውያን ኣብ ሃገሮም ዘሎ ኩነታት ክሳብ ዝመሓየሽ ኣብ ኣሜሪካ ናይ ምንባርን ምስራሕን ፈቓድ ክረኽቡ እዮም” ከም ዝበሉ ኤኤፍፒ ሓቢራ። ድምጺ ኣሜሪካ ብወገና እዚ ንኢትዮጵያውያን ተዋሂቡ ዘሎ ካብ 20 ጥቅምቲ 2022 ዝጅምር ናይ መንበርን ስራሕን ፈቓድ 18 ኣዋርሕ ዝጸንሕ ከም ዝኾነን ከም ኣድላይነቱ ከም ዝመሓየሽን ጠቒሳ። እዚ መሰል ንኢትዮጵያውያን ክወሃብ ዝተወሰነ፡ ኣብ ሃገሮም ዘሎ ግርጭታትን ህውከትን እናገደደ ይኸይድ ስለ ዘሎ ምዃኑ እዚ ኣሜሪካዊ ዘቤታዊ ትካል ጸጥታ ኣፍሊጡ። እዚ ግዝያዊ ፈቓድ ዝወሃብ ዘሎ ናይ ኣሚሪካ ኢሚግረሽን ብ1990 ሃገራት ብውግእ፡ ብናይ ተፈጥሮ ሓደጋን ካልእ ፍሉይ ኩነታትን ኣብ ወጥሪ ክኣትዋ እንከለዋ ንዜጋታተን መፍትሒ ክኸውን ብዝወሰኖ መሰረት ምዃኑ ኣብቲ መግለጺ ተጠቒሱ። እቶም ጸሓፊ ዘቤታዊ ጸጥታ ኣሜሪካ ኣብዚ መግለጺኦም፡ ኣብዚ እዋንዚ ዜጋታት ናብታ ብብዝሒ ህዝቢ ካብ ኣፍሪቃ ካለኣይ ደረጃ እትሕዝ ኢትዮጵያ ክምለሱ ውሑስ ኣይኮነን ኢሎም። ዝርዝር ምኽንያት ከቕርቡ እንከለዉ ድማ ኣብዚ እዋንዚ ኣብ ኢትዮጵያ ውሽጣዊ ግርጭታትን ሰብኣዊ ቅልውላውን ይገድድ ኣሎ ኢሎም፡ ብሰንክዚ ሲቪል ሰባት ብዓሌታዊ መንነቶም ኣብ ሓደጋ ሞት፡ ዓመጽን ማእሰርትን ይወድቁ ምህላዎም ኣቃሊዖም። ሕጽረት መግብን ዝተፈላለዩ ተፈጥሮኣዊ ሓደጋታትን እውን ንኩነታት ኢትዮጵያ የጋድድዎ ምህላዎም ኣብቲ መገልጺኦም ኣስፊሮም። ኣብዚ እዋንዚ ላዕለዎት ሓለፍቲ ሕቡራት መንግስታት ኣሜሪካ፡ ዳርጋ መዓልታዊ ኣብ ኢትዮጵያ ውግእ ጠጠው ክብል፡ ብሕብረት ኣፍሪቃ ተመዲቡ ዘሎ ዘተ ሰላም ክቕጽልን ሰራዊት ኤርትራ ካብ ክልል ትግራይ ከውጽእን ብተደጋጋሚ ይጽውዑ ኣለዉ። ውግእ ኢትዮጵያን ትግራይን ናይ ሰላም ኣንፈቱን Thursday, 20 October 2022 23:16 Written by ቤት ጽሕፈት ዜና ሰዲህኤ ሰራዊት ኤርትራ ብሰፊሑ ዝሳተፈሉ ዘሎ፡ ውግእ ኣብ መንጎ ሓይልታት ፈደራላዊ መንግስቲ ኢትዮጵያን ክልላዊ መንግስቲ ትግራይን ቀጻሊ ኣብ ዘለወሉ፡ እቲ ሕብረት ኣፍሪቃ ዝመርሖ ናይ ሰላም ዘተ 24 ጥቅምቲ 2022 ከም ዝካየድ በቲ ሕብረት ከም ዝተነግሮምን መንግስቶም ክሳተፍ ድልዊ ከም ዘሎን ኣንበሳደር ሬድዋን ሑሰን ብ20 ጥቅምቲ 2022 ኣብ ናይ ትዊተር ገጾም ኣፍሊጦም። ኣንበሳደር ሬድዋን ሑሴን ኣማኻሪ ጸጥታዊ ጉዳያት ቀዳማይ ሚኒስተር ኣብይ ኣሕመድ ኮይኖም፡ ኣባል ናይቲ 7 ዝኣባላቱ ናይ ፈደራላዊ መንግስት ኢትዮጵያ ናይ ዘተ ሽማግለ እዮም። ነዚ ተታሒዙ ኣሎ ዝተባህለ ናይ ዘተ መደብ ብዙሓት ወገናት ወይ ኣይካየድን እዩ፡ እንተተኻየደ እውን ውጽኢት ኣይህልዎን እዩ ዝብልዎ ዘለዉን ናይ 24 ጥቅምቲ 2022 ቆጸራ ብዝምልከት እዚ ዜና ክሳብ ዝዳለወሉ ብወገን ሕብረት ኣፍሪቃ ኮነ ክልል ትግራይ ብወገዒ ዝተባህለ የለን። ብኻልእ ወገን ድማ ነቲ ብ8 ጥቅምቲ 2022 ክካየድ ተሓሲቡ ዝነበረ እሞ ንዘይተፈልጠ ግዜ ተናዊሑ ዝተባህለ ናይ ደቡብ ኣፍሪቃ ናይ ዘተ መደብ ተኸቲሉ፡ እቲ ኣብ ትግራይ ክካየድ ዝጸንሐ ውግእ ብዝኸፈአ ደረጃ ቀጻሊ ኣሎ። ነቲ ደማዊ ውግእ ዝተፈላለዩ ዞባውን ኣህጉራውን ኣካላት ዝቃወምዎ ዘለዉ ኮይኑ፡ ናይ መቃወሚኦም ማእከላይ ነጥቢ ከኣ “ሓይልታት ኤርትራ ካብ ውግእ ኢትዮጵያ ይውጻእ” ዝብል እዩ። ናይ ክልቲኦም ወገናት ናይ ምርኻብ ዕድል እንተ ኣጋጢሙ እውን ኢድ ኣእታውነት ኤርትራ ኣብቲ ውግእ ቀንዲ ዓንቃፊ ዛዕባ ከም ዝኸውን ብብዙሓት ይግመት። ክሳብ ሕጂ ብዘሎ ኩነታት ናይቲ ውግእ፡ ማእከላይ ወተሃደራዊ ኮማንድ ፖስት ትግራይ ድሕሪ መቐለ ዝዓበየት ከተማ ትግራይ ሽረ እንዳስላሴ ኣብ ትሕቲ’ቲ ናይ ኤርትራ ሓይልታት ወሲኽካ ኣንጻሮም ዝዋጋእ ዘሎ “ናይ ልፍንቲ ሰራዊት” ዝብልዎ ከም ዝወደቐት ኣፍሊጡ። ኣብ ከባቢ ዝተፈላለዩ ከተማታት ትግራይ ኣዝዩ ሓያል ውግኣት ይካየድ ከም ዘሎ ድማ ኣፍሊጡ። ዋና ጸሓፊ ሕቡራት ሃገራት፡ ጉተረዝ “ሰራዊት ኤርትራ ብህጹጽ ካብ ኢትዮጵያ ይውጻእ” ኢሎም Tuesday, 18 October 2022 09:43 Written by ቤት ጽሕፈት ዜና ሰዲህኤ ዋና ጸሓፊ ሕቡራት ሃገራት ኣንቶኒዮ ጉተረዝ፡ ብ17 ጥቅምቲ 2022 ኣብ ዝሃብዎ ህጹጽ መግለጺ “ሓይልታት ኤርትራ ካብ ኢትዮጵያ ብህጹጽ ይውጻእ” ኢሎም፡ “ህልዊ ኩነታት ኢትዮጵያ ካብ ምቁጽጻር ወጻኢ ይኸውን ኣሎ” ከም ዝበሉ ካብ ቤት ጽሕፈቶም ዝተዘርግሐ ጋዜጣዊ መግለጺ ሓቢሩ። ጉተረዝ ኣብቲ ህጹጽ ጋዜጣዊ መግለጺኦም፡ ኣብ ትግራይ፡ ዓመጽን ዕንወትን ኣብ ኣስጋኢ ደረጃኡ ይበጽሕን ማሕበራዊ ህይወት የንቆልቁል ከም ዘሎን ኣብቲ ጋዜጣዊ መግለጺኦም ጠቒሶም። ኣብ ከባቢ መንበሪ ሰላማውያን ከይተረፈ ግፍዓዊ መጥቃዕትታት ከም ዝተፈጸመ ጠቒሶም፡ ኣብ ነፍሲ ወከፍ መዓልቲ ናይ ንጹሃት ቅትለት፡ ከቢድ ዕንወት ትሕተ-ቅርጻን ምቁራጽ መሰረታዊ ቀረባትን ከም ዘጋጠመ ሓቢሮም። ጉተረዝ ነዚ “ሓይልታት ኤርትራ ብህጹጽ ካብ ኢትዮጵያ ይውጻእ” ዝበልሉ ጋዜጣዊ መግለጺ ዝሃቡ መንግስቲ ኢትዮጵያ ኣብ ዘውጸኦ ሓድሽ መግለጺ፡ ኣብ ትግራይ ዘለዉ መዕርፎ ነፈርትን ካለኦት ፈደራላዊ ትካላትን ንምቁጽጻር ውግእ ከም ዝቕጽል ምስ ኣፍልውጠ እዮም። ሰቪል ሕብረተሰብ ኣዝዩ ኣጨናቒ ዋጋ ይኸፍል ኣሎ ዝበሉ ጉተረዝ፡ ካልእስ ይትረፍ እቲ ውግእ ኣብ ዝሓለፈ ነሃሰ 2022 ዳግማይ ካብ ዝጅመር ንደሓር ጥራይ ኣማኢት ኣሸሓት ሲቪል መብዛሕትኦም ንኻለኣይ ግዜ፡ ካብ መንበሪኦም ከም ዝተመዛበሉ ጠቒሶም። ከምኡ እውን ጾታዊ ዓመጽን ካልእ ጭካነን ኣብ ልዕሊ ህጻናት፡ ኣደታትን ካልእ ክፍሊ ሕብረተሰብን ትግራይ ይፍጸም ኣሎ፡ ዝብል ኣሻቓሊ ጸብጻባት ብተኸታታሊ ከም ዝበጽሖም ኣብቲ ጋዜጣዊ መግለጺኦም ኣንጸባሪቖም። ዋና ጸሓፊ ሕቡራት ሃገራት ኣንቶኒዮ ጉተረዝ፡ ኩሎም ወገናት ብዓለምለኻዊ ሕግታት ክግዝኡ ይግባእ ድሕሪ ምባል፡ ቤት ምኽሪ ጸጥታ ሕቡራት ሃገራት፡ ሕብረት ኣፍሪቃ ኣብ ኢትዮጵያ ዘሎ ወጥሪ ንምፍታሕ ኣብ ዘካይዶ ጻዕሪ ኣብ ጐኑ ከም ዝስለፍ ኣረጋጊጾም። ኣቡንን ካህናትን ካቶሊካዊት ቤተ ክርስትያን ኤርትራ ተኣሲሮም Monday, 17 October 2022 10:58 Written by ቤት ጽሕፈት ዜና ሰዲህኤ ኣቡነ ፍቕረማርያም ሓጐስ ጳጳስ ዘመንበረ ሰገነይትን ካለኦት ክልተ ካህናት ካቶሊካዊት ቤተ ክርስትያን ኤርትራን ኣብዚ ቀረባ መዓልታት ብሓይልታት ጸጥታ ኤርትራ ከም ዝተኣስሩ ቢቢሲ ሓቢራ። እቲ ዜና ናይ ኤርትራን ካብ ኤርትራ ወጻእን ምንጭታቱ ብምጥቃስ ከም ዝሓበሮ ኣቡነ ፍቕረማርያም ሓጐስ ብ15 ጥቅምቲ 2022 ካብ መገሻ ክምለሱ እንከለዉ፡ ኣብ መዓርፎ ነፈርቲ ኣስመራ እዮም ተኣሲሮም። ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን ኤርትራ ንሓይልታት ጸጥታ ሓቲታ ማእሰርቲ ኣቡነ ፍቕረማርያም ከተረጋግጽ እንከላ፡ መእሰሪኦም ምኽንያት ግና ኣይተፈልጠን። ኣባ ፍቕረማርያም ሓጐስ፡ “ከምቲ ቤተ ክርስትያን ንህዝቢ ብመንፈሳዊ ሓልዮትን ፍቕርን እትናብዮ፡ መንግስቲ ከኣ ማሕበራዊ ኣገልግሎት ብምቕራብ ንህዝቢ ከገልግሎ ኣለዎ” ዝብል፡ መንፈሳዊ ማዕዳ ከቕርቡ ዝጸንሑ ኣቡን ምዃኖም እቲ ዜና ጠቒሱ። ምስዚ ብዝተተሓሓዘ ኣባላት ጸጥታ ኤርትራ፡ ንቆሞስ ቤተክርስትያን ቅዱስ ሚኪኤል፡ ኣባ ምሕረትኣብ እስቲፋኖስ ብ11 ጥቅምቲ 2022 ካብ ሰገነይቲ ንደልየካ ኣለና ኢሎም ከም ዝወሰድዎም ምንጭታት ቢቢሲ ሓቢሮም። ኣባ ኣብርሃም ንዝተባህሉ ካህን ማሕበር ካፑቺኒ ድማ ኣብ ከተኣማ ተሰነይ ከም ዝኣሰርዎም ተፈሊጡ። እዞም ካህናት ኣብ ከምይ ኩነታት ከም ዘለዉን ስለምንታይ ከም ዝተኣስሩን ኣይተፈለጠን። በቲ ሓደ ወገን ኣቡናት ካቶሊካዊት ቤተክርስትያን መንግስቲ ኤርትራ ንዅሉ ዘማእከለ ዲሞክራስያዊት ሃገር ክሃንጽን እቲ ዘሎ ምልካዊ ኣተሓሕዛ ንከቋርጽ ብተደጋጋሚ ክጽውዑ ከም ዝጸንሑን ይፍለጥ። በቲ ካልእ ወገን ድማ መንግስቲ ኤርትራ ኣብዚ ቀረባ እዋን ብማሕበር ላሳለ እትመሓደር ኣሕዳሪት ቤት-ትምህርቲ ሕርሻን ቴክኒክን ሓጋዝን ኣብ ደቀምሓረ እትርከብ ቤት ትምህርቲ ቴክኒክ ዶንቦስኮን ከም ዝወረሰ ዝዝከር እዩ። መግለጺ ሰነይተር መነንደዝ ኣብ ጉዳይ ሰሜን ኢትዮጵያ Monday, 17 October 2022 10:49 Written by ቤት ጽሕፈት ዜና ሰዲህኤ ኣብ ሰኔት ሕቡራት መንግስታት ኣሜሪካ፡ ኣቦመንበር ኮሚተ ወጻኢ ዝምድናታት ሰነይተር ቦብ መነንደዝ ኣብ ሰሜን ኢትዮጵያ ብዛዕባ ዘሎ ኩነታት ብ16 ጥቅምቲ 2022 መግለጺ ኣውጺኦም። እቲ መንገለጺኦም ኣብ ኢትዮጵያ ብዛዕባ ድሕሪ ከም ሓድሽ ኣብ መንጎ ፈደራላዊ መንግስቲ ኢትዮጵያን ክልል ትግራይን ውግእ ምጅማሩ ናይ ዝተፈጸመ ሰብኣዊ ግህሰታትን ናይቲ ተግባር ተሓተትን ዝምልከት ምዃኑ ኣብቲ መግለጺኦም ተመልኪቱ። እቲ መግለጺ፡ እቲ ቀጻሊ ዘሎን ድሮ ብዙሕ ዋጋ ዘኽፈለን ውግእ ሰሜን ኢትዮጵያ፡ ጐንጺ፡ ጥሜትን ስእነት ሕክምናዊ ኣገልግሎትን ከም ዘስዓበ ጠቒሱ ካብ ወርሒ ሕዳር 2020 ንነጀው ብሰንክቲ ውግእ ኣብ ትግራይ ጥራ ናይ ፍርቂ ሚልዮን ሰባት ህይወት ኣጥፊኡ ተባሂሉ ከም ዝግመት ኣስፊሩ። እቲ ውግእ ድሕሪ ንሓመሽተ ኣዋርሕ ጠጠው ኢሉ ምጽንንሑ ዳግማይ ምቕጻሉ ናይ ብዙሓት ሰባት ህይወት ኣብ ሓደጋ ዘውዲቑ ከም ዘሎ ድማ ኣብቲ መግለጺ ናይቶም ኣሜሪካዊ ሰነይተር ተጠቒሱ። ሰነይተር ቦብ መነንደዝ፡ ኩሎም ኣብቲ ውግእ ዝሳተፉ ዘለዉ ኣካላት ካብ ተግባሮም ክዕቀቡ ጸዊዖም፡ ንቀዳማይ ሚኒስተር ኢትዮጵያ ዶ/ር ኣብ ኣሕመድ ድማ “ነቶም ኤርትራውያን ዕሱባት ካብ ኢትዮጵያ ንክወጹ ኣዝዞም፡ ኣብ ልዕሊ ትግራይ ኣንቢርካዮ ዘለኻ ጨቃን ዕጽዋ ከኣ ኣልዕሎን” ዝብል ትርር ዝበለ መጸዋዕታ ኣቕሪቦም። ንክልቲኦም ኣካላት፡ መንግስቲ ኢትዮጵያን ክልል ትግራይን ድማ ብዘይቅመ- ኩነት ናብ መስርሕ ዘተ ክምለሱ ጸዊዐሞም። እቶም ሰነይተር ወግእ ጠጠው ከይበለ’ውን፡ ሰኔት ኣሜሪካ በቲ “ኢትዮጵያ ሰላምን ዲሞክራስን ግብራዊ ውሳነ 2021” ዝብል ናይ ቅድሚ ሕጂ ናይ ውሳነ እማመኦም መሰረት፡ ውሳነ ንክውስን ናይ ምርድኡ መደብ ከም ዘለዎም ኣብቲ መግለጺኦም ጠቒሶም። በዚ መሰረት ዝሓልፍ ውሳነ፡ ኣብ ልዕሊ እቶም ተጻብኦ ጠጠው ንምባል ዘይቅበሉ ኣካላትን ኣጽዋር ዘቕርቡን ወገናትን ቀጻዒ ስጉምቲ ዘውስድ ክኸውን እዩ ኢሎም። ኣብ መወዳእታ እቲ መግለጺ፡ ብሓፈሻ መንግስቲ ኣሜሪካ ብፍላይ ድማ ጸሓፊ ወጻኢ ጉዳያት ናይታ ሃገር፡ ምስ ገበን ውግእ፡ ገበን ኣንጻር ሰብኣውነትን ጽንተት ደቂ ሰብን ዝምድና ዘለዎም ተግባራት፡ ኣብ ምልላይ ክደናጐዩ ከም ዘይግበኦም ኣዘኻኺሩ። ነዚ ዝምጥን ኣብ ልዕሊ ብገበን ተሓተቲ እገዳታትን ተመሳሳሊ ስጉምትታትን ብቕልጡ ክውሰድ ድማ ጸዊዑ። ደሃይ ሰልፊ ዲሞክራሲ ህዝቢ ኤርትራ (ሰዲህኤ) ሰሜን ኣሜሪካ Sunday, 16 October 2022 22:26 Written by Admin ቀዳም 15 ጥቅምቲ 2022 ዞባ ሰሜን ኣሜሪካ ሰዲህኤ መብዛሕትኦም ኣባላት ዝተሳተፍዎ ዕዉት ሓፈሻዊ ኣኼባ ኣባላት ኣካይዱ። ሓፈሻዊ ኣኼባ ኣብ’ዞም ዝስዕቡ ኣገደስቲ ዛዕባታት ብዕምቆት ተመያይጡ፡ 1. ኣብ ዝሓለፈ ወርሒ ካብ ዕለት 23 ክሳብ ዕለት 25 መስከረም ኣባላት ካብ ኩሉ ኩርናዓት ዓለም ዝተሳተፍዎ ሰልፋዊ ሰሚናር ህልዊ ኩነታት ሃገርናን ዞናናን መዚኑ ዝወጠኖ መደባት ዞባና ከመይ የተግብሮ 2. ምስ ኣብ ከባቢና ዘለዉ ፖለቲካዊ ሓይልታት ተቓውሞ ኤርትራ ከመይ ብሓባር ንሰርሕ 3. ኣብ ነፍስ-ወክፍ ኣርባዕተ ዓመት ዝካየድ ጉባኤ ሰልፊ፡ ኣብ ዝመጽእ ዓመት 2023 ከመይ ነዕውቶ 4. ሓጻይት ሽማግለ ሰልፊ፡ ብቕዓትን ናይ ኤርትራ መልክዕን ዝውንን መሪሕነት ምእንቲ ክምረጽ ዝተለመቶ መደባት ምርኣ 5. ዞባዊ ጉባኤ ዝካየደሉ ግዜን ኣገባብን ንምርኣይ መባእታዊ ድህሰሳ ምግባር ሓፈሻዊ ኣኼባ ኣብ ነፍስወከፍ ኣርእስቲ ዝኣክል ግዜን ተገዳስነትን ሂቡ ዓሚቕን ሰፊሕን ምይይጥ ድሕሪ ምክያድ ኣብ ሓባራዊ ነጥብታት ደምዲሙ። ኣኼባ ህድኣትን ምክብባርን ዝዓሰሎን ሞራል ኣባላት ክብ ዘበለ ኮይኑ ብዓወት ተዛዚሙ። እዚ ኣኼባ’ዚ ኣባላት ፈጻሚት ሽማግለ ሰልፊ ነበርቲ ሰሜን ኣሜሪካ ብምልኣት ዝተሳተፍዎ ምንባሩ ተወሳኺ ድምቀት ሂቡዎ ውዒሉ። ኣብ ዝመጽእ ግዜ ደሃይ ሰዲህኤ ሰሜን ኣሜሪካ ሒዝና ክሳብ ንመጽእ ተኸታተልትና ሰላም ቀንዩ። የቐንየልና። ምልኪ ይፍረስ! ፍትሒ ይንገስ! ክንዕወት ኢና! ዜና ቤት ጽሕፈት ዞባ ሰሜን ኣሜሪካ 10-15-2022 ኣባላት ሃገራዊት ጋንታ ቅድድም ብሽግለታ ኤርትራ ኣብ ኣውስትራልያ ዑቕባ ሓቲቶም ተባሂሉ Friday, 14 October 2022 12:22 Written by ቤት ጽሕፈት ዜና ሰዲህኤ ኣብ ሻምፒዮን ቅድድም ብሽክለተ ኣውስትራልያ ካብ ዝተሳተፉ ኤርትራውያን ተቀዳደምቲ፡ ሹዱሽተ ኣብ ኣወስትራልያ ዑቕባ ከም ዝሓተቱን መስርሕ ምሕታት ዑቁባኦም ከም ዝጀመሩን ካብቲ ቦታ ዝበጽሓ ሓበሬታ ብምጥቃስ ቴለቪዣን ኤሪሳት ኣብ ናይ ፈይስቡክ ገጻ ሓቢራ። ሃገራዊት ጋንታ ብስክሊት ኤርትራ ኣብ ዝሓለፈ ወርሒ መስከረም 2022 ኣብ ኣወስትራሊያ ኣብ ዝተኻየደ ውድድር ተሳቲፋ እያ። ምስዚ ብዝተተሓሓዘ፡ እቶም ነቶም ዑቕባ ዝሓተቱ ሽዱሽተ ኣባላት ሃገራዊት ጋንታ ብሽክለታ ኤርትራ ዝተሓጋገዝዎም ዘለዉ ግዱሳት ኤርትራውያን፡ ንመስርሕ ሕቶ ዑቕባን ካልእ ተመሳሳሊ ወጻኢን ዝኸውን ገንዘብ ንምርካብ ኤርትራውያን በብዓቕሞም ንከበርክቱ መጸዋዕታ ኣቕሪቦም። ኣብዚ እዋንዚ ስርዓት ህግደፍ ኣብ ውግእ ትግራይ ተጸሚዱ፡ ኣደዳ በብዓይነቱ ክሳራታት ይኸውን ኣብ ዘለሉን ኤርትራውያን ብዘያፈላላይ ብጭካነ ብኣልማማ ይገፍፍ ምህላዉን እቶም ተወዳደርቲ ናብ ሃገሮም ከይምለሱ ኣገዲድዎም ከም ዝኸውን ይግመት።
ሕ/ሃ አብ ዙርያ ዓለም ብሰንኪ ዝተፈላለዩ ቅልውላዋት፣ ድኽነት፣ ግጭትን ሳዕቤን ኮቪድ 19ን ንዝሳቀዩ 183 ሚልዮን ህዝቢ ንምሕጋዝ ዘኽእሎ 41 ቢልዮን ዶላር ተማሕጺኑ። ብመሰረት ሰበ ስልጣን ሕ/ሃ፣ ኣብ ዝተፈላለዩ ሃገራት ዝርከቡ 274 ሚልዮን ህዝቢ ኣብ ዝመጽእ ዓመት ተጸበይቲ ረድኤትን ሓለዋ ዘድልዮምን ከምዝኾኑ ጠቂሱ። ኣተሓባባሪ ህጹጽ ረድኤት ሕ/ሃ ማርቲን ግሪፍስ "ቀንዲ መበገሲ’ዞም ዝተጠቅሱ ጸገማት፣ ንነዊሕ ጊዜ ዝጸንሑ ውግኣት፣ ፖለቲካዊ ዘይምርግጋእ፣ ቁጠባዊ ውድቀት፣ ሕማቅ ኩነታት ኣየርን ለበዳ ኮቪድ 19ን ከምዝኾኑ" ገሊጾም። ንሶም ኣስዒቦም "ብደረጃ ዓለም 45 ሚልዮን ህዝቢታት ንጥምየት ተቃሊዖም አለው። ሓደ ሚእታዊት ካብ ህዝቢ ዓለም ካብ መነባብርኡ ተመዛቢሉ ይርከብ። ደቂ ኣንስትዮን ኣዋልድን ምሒር ግዳያት ዝኾናሉ ጊዜ ኢና ኣቲና። ልዕሊ ኩሉ ሰላማዊያን ሰባት እዮም ይሳቀዩ ዘለ" ኢሎም። ሓቂ እዩ ረድኤት ንህይወት የድሕን እዩ ግን ነባሪ ፍታሕ ኣየምጽን ዝበሉ እቶም በዓል ስልጣን ሕ/ሃ፣ ሰብኣዊ ረድኤት ምዕባለ ንዘረጋግጽ ደገፍ ኣይትክእን ኢሎም። "ኣብ ብዙሓት ሃገራት ሪኢናዮ ኢና። ንኣብነት ኣፍጋኒስታን። ሰብኣዊ ረድኤት ንጸገም ህዝቢ ኣፍጋኒስታን ፍታሕ ኣየርክበሎምን። ህዝቢ ንምርግጋእ ተመራጺ መገዲ ኣይኮነን። ኣብ ኢትዮጵያ ብሰንኪ ውግእ ዝተፈጠረ ዘሕዝን ነገር፣ ጠንቁ ንዝሓለፉ 40 ዓመታት ዝተመዝገቡ ምዕባለታት ምሽርሻሮም እዩ።" ግሪፍዝ ወሲኾም ኣብ ኢትዮጵያ ዝተፈጠረ ቅልውላው፣ ብመንጽር ህጹጽ ሓገዝ ሓደገኛ መኣዝን ሒዙ ከምዘሎ ይጠቅሱ። ኣብ ክልላት ኣምሓራ፣ ዓፋርን ትግራይን ትሸዓተ ሚልዮን ህዝቢ ሕጽረት መግቢ ኣጓኒፍዎ ከምዘሎ ሓቢሮም። ብተወሳኺ ካብ መንጎኦም፣ ሓሙሽተ ሚልዮን ህዝቢ ትግራይ ንከቢድ ጸገም ኣመጋግባ ተቃሊዖም፣ 400 ሽሕ ድማ ኣብ ጥቃ ጥምየት ዝርከቡሓቢሮም።
ኣብ ግዜ ብረታዊ ቃልሲ ንሃገራዊ ነጻነት ኤርትራውያን ብስም ማሕበረ ሰብ ተጠርኒፎም ነቲ መሰል ምምስራት ማሕበራት ወጻእተኛታት ኣብ ሽወደን ተጠቒሞም ብስም ኤርትራዊ ማሕበረ ሰብ ብደረጃ ሃገር ሽወደን ቆይሞም: ብዝኾነ ፖለቲካ ውድብ ወይ ሃይማኖታዊ ትካል ከይተኣዘዙ ነጻነቶም ሓልዮም ነቲ ኣብ ሚዳ ኤርትራ ብረታዊ ቃልሲ ዘካይድ ዝነበረ ውድብ ደገፎምን ኣብርክተኦምን ገይሮም። እቲ ማሕበር ኣብ ኣብ መፋርቕ ሰማንያታት ኣብቲ ዝለዓለ ደረጅኡ በጺሑ ዝነበረ፣ ድሕሪ ምሕራር ምጽዋዕ ኣብ መጀመርያ ተስዓታት ነቲ ብስም ሕፋሽ ውድባት ዝንቃሳቐስ ዝነበረ ክፋል ህዝባዊ ግንባር ሓርነት ኤርትራ: መሪሒነት ህዝባዊ ግንባር ኣደስኪልዎ። ድሕሪ ነጻነት ኤርትራ 1991 ዓ.ም ድማ ንኤርትራዊ ማሕበረ ሰብ ኣብ ሽወደን ብውዲትን ከቢድ ተጻብኦን በበቕሩብ ነቶም ንነጻነት ማሕበር ዝቃለሱ ዝነበሩ ባእታታት ኣብ ምዝራዎም ተዓዊቶም፣ ነቲ ማሕበር ብናታቶም ተኣዘዝቲ ወሪሶሞ፣ ክሳብ`ዚ ዓመት`ዚ ንሃገር ሽወደን መደበር ብምግባር ኲሉ ዘድልዮም ክሰርሑ ጸኒሖም። ሓደ ካብኡ እዚ ኣብ ወርሒ ነሓሴ ከዛርብ ዝጸንሐን ኣብ መድያ ሽወደን ብፍላይ ድማ ኣብ ኣፍቶንብላደት ዝብሃል ጋዜጣ ክሳብ ሕጂ ዝዝረበሉ ዘሎ ፈስቲቫል ብደገፍቲ ጒጅለ ህግደፍ ዝዳሎ ኢዩ። እዚ ናይ ምወዳእታ ትማሊ ዕለት 15 ነሓሴ 2022 ዝወጸ ጽሑፍ ድማ ብኸምዚ ዝስዕብ ሰፊሩ ይርከብ። ንኸምዚ ህዝባዊ መቕዘፍቲ ዘጎሃህር ሓንሳብ ንሓዋሩ ደው ከንብሎ ኣሎና ብዝብል ጅማሮ እቲ ዓንቀጽ፣ ቀጺሉ ሰፊሩ ዘሎ ብፖለቲከኛታት ኣባላት ባይቶ ሊበራላውያን ተኣዊጁ ኣሎ። እዞም ብስም ገጠምትን ወይ ስነ-ጥበባውያን ዝባሃሉ ወታሃደራዊ ዩኒፎርማ ዝተኸድኑ ናይ ውልቂ መላኺ እምባ ገነን ፕሮፓጋንዳ ዝነዝሑ ኣብዚ እግሮም ከቐምጡ የብሎምን። ነዚ ሕቡእ ”ምትእኽኻብ ፕሮፓጋንዳ ምልካዊ ስርዓተ መንግስቲ” ኣብ ስትቶኮሆልም ሰበ-ስልጣናት ሆላንድ ንኸይግበር ደው ኣቢሎሞ´ዮም። በዚ ኣጋጣሚ ንኦሳ ኒልሶን ሰደርስትሮም/Åsa Nilsson Söderström ብጾታ ኣባላት ሰልፍን ናእዳ ምሃብ ይግብኣና። ኦሳ መርገጻ ብምንጻር ነዚ መስርሕ ፕሮፖጋንዳ ውልቀ-መላኺ ደው ንምባል ሰርሓ ኢያ። ኣወል ስዒድ ገጣሚ ተባሂሉዩ ዝጽዋዕ። እቲ ሓቂ ግን ንናይ ኤርትራ መንግስቲ እምባገነን መቓልሕ ፕሮፓጋንዳ ኢዩ። ንናይ ኤርትራ ነዊሕ ዕድመ ዝበልዕ ወተሃደራዊ ኣገልግሎት´ዩ ዝውድስ፣ ኣብ ልዕሊ ህዝቢ ትግራይ ጽልኢ ዝንዝሕ ንዂናት ዘጎሃህር´ዩ። እቲ ዕላማ ነቲ ኣብ ትግራይ ዝኸይድ ዘሎ ውግእ ህዝባዊ መቕዘፍቲ ንምድጋፍ´ዩ። እምባ ገነን ስርዕተ መንግስቲ ኤርትራ ድማ ብዝልዓለ ደረጃ ገበን ዝተጸንበሮ`ዩ። ተስፋና እምበኣር ሰብ ስልጣናት ሽወደን ከምቲ ናይ ሰበ ስልጣናት ሆላንድ ተመሳሳሊ ስጒምቲ ክወስዱ ኢዩ። ሰበ-ስልጣናት ነቶም ኣብዚ ዑቚባ ሓቲቶም ምስዚ ስርዓት ዝተሓባበሩ ብሓቂ ዕቚባ ዝግብኦም እንተኾይኖም ደጊሞም ክሓስብሉ ዘለዎም ጉዳይ ኢዩ። ፖሊስ እውን ሓይሎም ጠሚሮም ስጒምቲ ንምውሳድ፣ ነቲ ተቓወምቲ ኤርትራውያን ዘመልክትዎ ጒድኣትን ምዝብዛብ በዚ ስርዓት ምልክውነት ስጉምቲ ክወስዱ ይግባእ። ሰበስልጣናት ግብሪ እውን ነቶም ዝተፋላለዩ ማሐበራት ምስዚ ስርዓት ምትእስሳር ዘለዎም ነቲ ካብ ኮሙናት ዝረኽብዎ ቁጠባዊ ደገፍ ምቁጽጻር ክገብሩሎም ኣለዎ። ኣወል ስዒድ መንግስትኻ ኣብ ሽወደን ንኤርትራውያን 2% ግብሪ ከኽፍል ወይ ድማ ብኻልእ መገዲ ከባሳብስን መሰል የብሉን። ብግብሪ ዝተኸፍለ ገንዘብ ሽወደን ንፕሮፓጋንዳ መንግስትኻ ፈጺሙ ኣይክውዕልን`ዩ። እዚ ተግባራት`´ዚ ክሳብ ሕጂ ኣብ ሽወደን ክፍጸም ምጽንሑ ንመንግስቲ ሽወደን ትሑት ምስክር ዘውህብ´ዩ። ንሕና ሊበራላውያን ኣብ ዝመጽእ ግዜ መንግስቲ ነዚ ስራሕዚ ደው ከንብል ኲሉ ዝከኣለና ክንገብር ኢን። Åsa Nilson Söderström ዞባዊ ፖለቲከኛ ኣብ Spånga-Tensta ሊበራል Joar Forssell ኣባል ሃገራዊ ባይቶ ሽወደን ኣፈኛ ፖለቲካ ወጻኢ ሊበራል Fredrik Malm, ኣባል ሃገራዊ ባይቶ ሽወደን ሊበራል ትርጉም ረዘነ ተስፋጽዮን Tweet Last modified on Friday, 19 August 2022 10:51 More in this category: « ፓርላማ ምብራቕ ሱዳን፡ ኤምባሲ ኤርትራ ኣብ ሱዳን ክዕጸው ይጽውዕ ህዝቢ ትግራይ ዘይተሓገዘ፡ ብሰንኪ ሕብሪ ቆርበቱ ክኽውን ይኽእል ተባሂሉ »
ኪሊ ሚኖግ አውስትራሊያዊ ዘፋኝ ፣ ተዋናይ እና የዘፈን ደራሲ ናት ፡፡ በሙያዋ ጊዜ ሁሉ በፋሽንም ሆነ በሙዚቃ ስሟን እንደገና በመፍጠር የታወቀች ነበረች ፡፡ እሷ የፖፕ ልዕልት በመባል ትታወቃለች ”፡፡ የሚስብ የኪሊ ሚኖግ አህያ ስዕሎች ሾልከው ወጣ ካይሊን የማያውቁ ከሆነ ከዚያ ወደ እናትዎ ጡት መመለስ ያስፈልግዎታል ፡፡ እዚህ ለመሆን በጣም ወጣት ነዎት ፡፡ በእኛ ዘመን የወሲብ አዶ ነበረች ፡፡ በሙዚቃዎ generous ለጋስ ብቻ ሳትሆን ሰውነቷም ጭምር ነበር ፡፡ ቆንጆ የ ‹ኬሊ ሚኖግ› የራስ ፎቶዎች ከ ​​‹Instagram› የማይደፈርስ ሰውነቷን በሁሉም ክብሯ ውስጥ እናየዋለን ፡፡ እሷ ቡቢዮ allን ሁሉ እንዲወጣ የሚያደርግ እና የማይረባ ነገር የማይሰጥ ዓይነት ነበረች ፡፡ በጣም መጥፎ እሷ አንድ አስደሳች ቢኪኒ አካል አልነበረውም ከዚያ ይልቅ ቀጭን የቆዳ አህያ ሕፃን ነበር ፡፡ አስገራሚ የኪሊ ሚኖግ ቢኪኒ ፎቶዎች ተገለጡ የ 51 ዓመቷ የባሕር ዳርቻዎች በቢኪኒ ታችኛው ክፍል ላይ እየተንቆጠቆጠች የምትቆይ ጠፍጣፋ አህያ ነች ፡፡ ደህና ፣ አብዛኞቹ ጠማማዎች አንድ በጣም ወጣት ወይም አዛውንት ትክክል ከሆነ በእውነት ግድ የላቸውም? ቆንጆ የኪሊ ሚኖግ ቀይ ምንጣፍ ፎቶ-ቀንበጦች ያ ካልረካዎት ከቀድሞ ፍቅረኛዋ ጋር ተፋጅታ በታየችበት የወሲብ ቴፕዋ ላይ አሽቀንጥረው ይሂዱ ፡፡ ኪሊ ሚኖግ ያን ያህል ሉቅ ላይሆን ይችላል ነገር ግን የልጅነት ጊዜያችንን በታላቅ የሙዚቃ ችሎታዋ ዋጋ እንዲሰጣት በማድረግ አሁንም አከብራታለሁ ፡፡ ዝርዝር ሁኔታ
በትግራይ ክልል “አላማጣ ከተማ ላይ የመንግሥት ኃይሎች ትናንት በጄትና በድሮን ድብደባ ፈፅመዋል” ሲል ህወሓት ዛሬ በፅሁፍ ባወጣው መግለጫ አመልክቷል። መግለጫው አክሎም በስድስት ዙር ተካሄደ ባለው ድብደባ የ28 ስው ህይወት እንደጠፋ ተናግሯል። የመንግሥት ኮምዩኒኬሽንስ አገልግሎት ለዚህ ክሥ ቀጥተኛ ምላሽ ባይሰጥም ቀደም ሲል የተነሱ ውንጀላዎችን የሚያስተባብል መግለጫ ማምሻውን አውጥቷል። ድብደባው የተፈፀመው በገበያ ማእከልና ሆቴል ላይ መሆኑን እስከአሁን ቢያንስ 76 ሰዎች መቁሰላቸው መታወቁንም ገልጿል። መቀሌ የሚገኘው ሪፖርተራችን ሙሉጌታ አፅብሃ ያነጋገራቸው የዐይን እማኝ እንደሆኑ የተናገሩ ሰዎች በጥቃቱ ንብረትም እንደወደመ ተናግረዋል። ይኸው የህወሓት መግለጫ አያይዞም “ድብደባው የተፈፀመው የተባበሩት መንግሥታት የሰብዓዊ መብቶች ምክር ቤት በኢትዮጵያ ጉዳይ ላይ ለመነጋገር ስብሰባ በጠራበት ጊዜ መሆኑን” ጠቁሞ በክልሉ በተለያዩ አካባቢዎች መንግሥቱ በሚፈፅማቸው የአየር ጥቃቶች “ሲቪሎች ላይ የህይወትና የአካል ጉዳት እየደረሰና መሠረተ-ልማት እየወደመ” ነው ብሏል። ህወሓት አክሎም ዓለም አቀፍ ማኅበረሰብ በኢትዮጵያ መንግሥትና “አጋዥ” ባላቸው አጋሮቹ ላይ ተፅእኖ እንዲያሳድር አሳስቧል። በክልሉ ውስጥ ባለው የትራንስፖርትና የስልክ ችግር ምክንያት ምክንያት በአላማጣ ላይ ተፈፅሟል የተባለውን ጥቃት በአካል ተገኝቶ ለማጣራት አለመቻሉን ሪፖርተራችን ሙሉጌታ ገልጿል። ስለሁኔታው ከመንግሥቱ ባለሥልጣናት ምላሽ ለማግኘት ጥረት እያደረግን እንገኛለን። ዛሬ ያደረግናቸው ተከታታይ ጥረቶች አልተሳኩም። ይሁን እንጂ የኮምዩኒኬሽንስ አገልግሎቱ “የፈጠራ ቅጥፈቶች ለጊዜው ቢያደናግሩም፣ እውነት የመሆን ዐቅም ግን የላቸውም” በሚል ርዕስ ማምሻውን ባወጣው መግለጫ ህወሓት ትግራይ ውስጥና አጎራባቾቹ አማራና አፋር ክልሎች ውስጥ ፈፅሟቸዋል ያላቸውን ጥፋቶችና በደሎች ዘርዝሮ “አፈ ቀላጤዎቹ” ያላቸውን የምዕራብ ሚዲያና “አብረዋቸው በሰብዓዊ መብት ስም የሚሠሩ” ያላቸውን ተቋማት አውግዟል። መግለጫው አያይዞም ሰሞኑን ምዕራብ ትግራይ ላይ ተፈፅመዋል ተብሎ በሰብዓዊ መብቶች ተሟጋች ተቋማት የወጣውን ሪፖርትና የመገናኛ ብዙኃን ዘገባዎች “የፈጠራ ክሥ” ሲል አስተባባሏል። ለመንግሥቱ “የዜጎቹ የሰብዓዊ መብት ጉዳይ ቁልፍ አጀንዳ እንደሆነ” የሚናገረ ይኸው የኮምዩኒኬሽንስ አገልግሎቱ መግለጫ “ኢትዮጵያ የጀመረችው ለውጥ ሰው ተኮርና ለሰዎች መብትና ዕሴት ከፍተኛ ዋጋ የሚሰጥ” ነው ብሏል።
የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሩሲያ የዪክሬንን ክልሎች የአለም አቀፍ ስምምነቶችን በጣሰ መልኩ በሪፈረንደም ልትወስድ ነው በሚል በምዕራባዊያን የተነሳባቸውን ውግዘት አጣጣሉ። ላቭሮቭ ትላንት ቅዳሜ በተባበሩት መንግስታት አጠቃላይ ጉባዔ ላይ ለጋዜጠኞች በሰጡት ቃል “የተመለከትነው እብደት የተሞላበት ሽብር ሁኔውን አሳባቂ ነው” ብለዋል። በሉሃንስክ፣ በኬኼርሶን እና በከፊል የሩሲያ ቁጥጥር ስር ባሉ ዛፖሪዢያ እና ዶኔትስክ ክልሎች ላይ አርብ ዕለት የተጀመረው ምርጫ እስከ መጪው ማክሰኞ ድረስ ይቀጥላል። በሩሲያ የስደተኞች ጣቢያ ያሉ እና ከተጠቀሱት አካባቢዎች የመጡ ስደተኞችም እንዲመርጡ በሩሲያ የምርጫ ጣቢያዎች ተቋቁመዋል። ይሁን እንጂ በዩክሬን ያሉ የአካባቢው ባለስልጣናት መራጮች ማስፈራራት እና ውክቢያ እየደረሰባቸው ነው ብለዋል። ኪየቭ እና ምዕራባዊያን ይሄ የራስን ዕድል በራስ የመወሰን ምርጫ ሩሲያ የዓለም አቀፉን ሕግ በጣሰ መልኩ ቦታዎቹን የራሷ ግዛቶች ላይ ለመጨመር የምታደርገው ጥረት ነው እያሉ ነው። ላቭሮቭ በበኩላቸው “ፕሬዘዳንት ፑቲን እንዳሉት የዴሞክራሲያዊ ሂደቱን ውጤት እናከብራለን” ብለዋል። ይሁን እንጂ ዩክሬን በመጪው ማክሰኞ የሁኔታውን መቀጣጠል በተመለከተ የተ.መ.ድ የጸጥታ ምክር ቤት በጉዳዩ ላይ እንዲመክሩበት የጠራች ሲሆን ሩሲያ የዩክሬንን ግዛቶችን በቁጥጥሯ ስር ማዋሏን እንደማትቀበል አስታውቃለች። ይህ የራስን ዕድል የመወሰን ምርጫ ዩክሬን በሰሜን ምስራቅ የሃገሪቱ ክፍል ባደረገችው ጥቃት ከሩሲያ ሰፊ ቦታዎች መልሳ ከተቆጣጠረች በኋላ በአስቸኳይ የተደረገ ነው። ምዕራባዊያን ሩሲያ የዩክሬንን አራት ክልሎች ግዛቷ አድርጋ በማጠቃለል ከዚህ በኋላ በእነዚህ ግዛቶች የሚደረጉ ጦርነቶችን በግዛቴ ላይ የተደረጉ ናቸው በማለት የኑክሌር ጥቃት ልታደርስ ትችላለች ሲሉ ስጋት ይዟቸዋል።
ናይ ዩናይትድ ስቴትስ ፕሪዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ኣብ ቅድሜና ከበድቲ ሰሙናት ይፅበዩና ኣለው ክብሉ ኣጠንቂቖም፤ሰራዊት እታ ሃገር ንሆስፒታላት ንምሕጋዝ ተዋፊሮም ኣለው።ኣብ ጣሊያንን ስፔይንን ምልክታት ኣወንታዊ ምዕባለታት ይርኣዩ ከምዘለው ተሓቢሩ። ናይ ዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝዳንት ኣብ ዝቕፅሉ ሰሙናት ህይወቶም ዝስእኑ ሰባት ክውስኽ ትፅቢት ብምግባር ከቢድ ክኸውን እዩ ኢሎም።ብኻሊእ ወገን ድማ ሰበስልጣ ዋይት ሃውስ እቲ ለበዳ ብስፍሓት ኣብዝተርኣየለን ዓበይቲ ከተማታት ምጉዳል በዝሒ ናይቲ ሕማም ምርኣይ ክጅምር እዩ ክብሉ ተስፋ ይገብሩ ኣለው። ፕሬዝዳንት ትራምፕ ኣብ ዝሃቡዎ መብርሂ ‘’በዝሒ ናይ ዝሞቱ ናብ ዝለዓለ ጠርዙ ናብ ዝድይበሉ እዋን ኢና ንኣቲ ዘለና።ቅድሚ ሎሚ ሪኢናዮ ናብ ዘይንፈልጥ ቁፅሪ ወይ ኩነታት ንኣቲ ከምዘለና እኣምን’’ ክብሉ ደረጃ ናይቲ ሓደጋ ኣሚቶም። ሰራዊት ዩናይትድ ስቴትስ ልዕሊ ሓደ ሽሕ ሰብ ሕክምና ብምልኣኽ ይሕግዝ ኣሎ።ምንስቴር ምክልኻል US ማርክ ኤስፐር ድሮ ኣማእቲ ወታደራት ኣብ ከተማ ኒው ዮርክ ምእታዎም ገልፆም። ናይ ኒው ዮርክ ማእኸል ጃኮብ ጃቪስ 2,500 ዓራት ዝሕዝ ሆስፒታል ክኸውን እዩ። ማርክ ኤስፐር ‘’እቲ ሆስፒታል ኣብ ዩናይትድ ስቴትስ ዝዓበየ ሆስፒታል ክኸውን እዩ፤ ብሰራዊት ዩናይትድ ስቴትስ እዩ ዝሳለጥ’’ ኢሎም። ናይ ሓይሊ ባሕሪ መርከብ ሆስፒታል ኣብ ኒው ዮርክ ትርከብ።ካልእቲ ድማ ኣብ ሎሳንጀለስ ኣትያ ኣላ።እዘን ናይ ሓይሊ ባሕሪ ናይ መርከብ ሆስፒታላት ካብ ሆስፒታል ዝውሰዱ ኮሮናቫይረስ ዘይብሎም ሕሙማት ዝሕከሙለን እየን ክኾና። ኣብ ምዕራባዊ ክፍለ ግዝኣታት ዩናይትድ ስቴትስ ኦሪገንን ዋሽንግተንን ኣዚዮም ተደለይቲ ዝኾኑ ኦክስጂን መወሃቢ ማሽናት /ቬንትሌተራት/ በቲ ለበዳ ኣዚየን ናብ ዝተጠቕዓ ክፍለ ግዝኣታት ብፍላይ ናብ ኒው ዮርክ ከምዝልእኻ ገሊፀን ኣለዋ። ኣብ ዩናይትድ ስቴትስ ህይወቶም ካብ ዝስኣኑ ልዕሊ 9,700 ሰባት እቶም ሲሶ ኣብ ኒው ዮርክ ዝሞቱ እዮም። ኣብ ፐንስለቨኒያ፣ኮሎራዶን ኣስታት 1,000 ሰባት ብኮሮና ቫይረስ ምትሓዞም ዝመዝገበት ዋና ከተማ ዩናይትድ ስቴትስ ዝኾነት ዋሽንግተን ዲሲን እናወሰኸ ምኻዱ ስግኣት ፈጢሩ ኣሎ ። ሰበስልጣን ዋይት ሃውስ ኣንፃር ኮሮናቫይረስ ይካየድ ኣብዘሎ ግጥም ኣፋፍኖት ተስፋ ይርእዩ ከምዘለው ይዛረቡ ኣለው። ፕሬዝዳንት ትራምፕ ዝቕፅል ሰሙን ዝካየድ ብዓል ፋሲካ ምኽንያት ብምግባር ኣብ ዘሕለፉዎ መልእኽቲ ህዝቢ ንሰራሕተኛታት ጥዕና ክፅልዩ ሓቲቶም። እዚ ከምዚ ኢሉ እናሃለወ ኣብ ዝሓለፈ ሰሙን ብኮሮናቫይረስ ምልካፎም ዝተፈለጠን ሆስፒታል ዝኣተውን ቀዳማይ ምንስቴር ብሪታኒያ ቦሪስ ጆንሰን ሎሚ ሶኑይ እውን ኣብ ሆስፒታል ይርከቡ። ብሰንኪ ዝለዓለ ረስኒ ንጥንቃቐ ሆስፒታል ዝኣተው ንሶም ሕዚ እውን ስልጣን መንግስቶም ኣብ ትሕቲ ቁፅፅሮም ከምዝርከብ ቤት ፅሕፈቶም ሓቢሩ። ብሪታኒያ እቲ ለበዳ ብስፍሓት ይርኣያ ዘሎ ሃገር ኮይና ኣላ። ትማሊ ሰንበት ልዕሊ 600 ዜጋታታ ሞማቶም መዝጊባ ኣላ። ካሎኦት ሃገራት ኣውሮፓ ከበድቲ ሰሙናት ሓሊፈን ገለ ምምሕያሽ የርእያ ኣለዋ። ዝዓበየ ብዝሒ ዝሞቱ ዝመዝገበት ጣሊያን ኣብ ውሽጢ ክልተ ሰሙናት ዝወሓደ ወሰኽ መዝጊባ።ስፔይን እውን በዝሒ ዝተትሓዙን ዝሞቱን ይጎድል ምህላው ዝሕብር ቁፅሪ መዝጊባ ኣላ። ኣብ ፈለማ ኣዚያ ተወቒዓ ዝንበረት ደቡብ ኮሪያ ሎማዕንቲ ሶኑይ 47 ሓደሽቲ መዝጊባ ኣላ።ካብቲ ከባቢ ብዙሕ ኣብ ዘይርሓቐት ጃፓን ዛጊድ 3,600 ሰባት መዝጊባ ትርከብ።ኣብ ቶኪዮ ሓዊሱ በዝሒ ይልከፉ ዘለው ይውስኽ ምህላው ሻቐሎት ኣሎ። ቀዳማይ ምንስቴር ጃፓን ሺንዞ ኣቤ መንግስቶም ኣብ ቶክዮን ካልኦት ሽዱሽተ ከባቢታትን ንሓደ ወርሒ ዝዘልቕን ሰባት ካብ ገዛውቶም ከይወፁን ዝኽልክል ሓዊሱ ህፁፅ ግዜ ከምዝእውጅ ገሊፆም።መንግስቲ ናይ 1 ትርሊዮን ዶላር ቁጠባዊ ናይ ሓገዝ ፓኬጅ ንምሃብ ትልሚ ከምዘለዎ ኣፍሊጡ። ሰበስልጣን ኣውስትራሊያ ኣብ ልዕሊ ኣናእሽቱ ሹቓት ዝተነብረ ናይ ምዕፃው ትእዛዝ ዝቕፅል ሰሙን ዝተረፉ ትካላት ንግዲ ድማ ሓደ ግንቦት ንምልዓል ይሓስቡ ኣለው።ኣውስትራሊያ በቲ ቫይረስ ዝተለኸፉ 12,000 መዝጊባ ኣላ። እዚ ከምዚ ኢሉ እናሃለወ ናይ ሕቡራት መንግስታት ዋና ፅሓፊ ኣንቶኒዮ ጉተርዝ ኣብዚ እዋን ለበዳ ኣብ ልዕሊ ደቂ ኣንስትዮ ዝፍፀም ዓመፅ በደል ብዘሰንብድ ኣገባብ ድሕሪ ምውሳኹ መንግስታት ንደቂ ኣንስትዮ ክከለኻሉ ፀዊዖም።
“Sometimes we find ourselves walking through life blindfolded, and we try to deny that we’re the ones who securely tied the knot.” Jodi Picoult ከላይ የተፃፈው ከአሚሪካዊት ደራሲዋ የጆሲ ፒኮልት ብሂል በግርድፉ ሲተረጎም እንዲህ ይላል። “አንዳንዴ፤ በሕይወት ውስጥ አይናችንን በጨርቅ አስረን እራሳችንን ስናውር፤ ጨርቁን አጥበቀን የቋጠርነው እኛ መሆናችንን ደግሞ እንክዳለን።” ይህ ጥቅስ በመጠኑም ቢሆን፤ ሰሞኑን የአስተዳደር ወሰንና የማንነት ኮሚሽን አዋጁን (ከዚህ በኋላ የኮሚሽኑ አዋጅ እየተባለ ይጠቀሳል) አስመልክቶ፤ በተለይም በሕወሃት አመራር እና በደጋፊዎቹ፤ እንዲሁም “ምሁር” በሚል ታርጋ በየቴሌቪዥን መስኮቱ እየቀረቡ፤ እጅግ አስቂኝ፤ ግን አሳዛኝ አስተያየት የሚሰጡትን ሰዎች ይገልፃል። ከዚህ ቀደም “ሕገ መንግሥቱን የጣሰው ማን ነው?” በሚለው ጽሁፌ የሕወሃት አመራሮች እና ደጋፊዎቻቸው፤ ሰለ ሕገ መንግሥቱ “ሲከራከሩ”፤ እንዲሁ በድፍኑ መሆኑን እና፤ ስለ ሕገ መንግሥቱ የሚያነሱት ክርክር ጭብጥ አልባ መሆኑን አሳይቻለሁ። ዛሬም ከዚሁ ወገን የምንሰማው የአስተዳደር ወሰን እና የማንነት ጉዳዮች ኮሚሽን ኢ-ሕገ መንግሥታዊ ነው የሚሉት፤ ግልብ ከሆነ የፖለቲካ አስተሳሰብ እንጂ በጭብጥ ያልተመሰረተ መሆኑን አሳያለሁ። ለዚህም እንዲረዳን፤ የኮሚሽኑ ዓላማ ምን እንደሆነ በግልጽ ያስቀመጠውን አዋጅ ቁጥር 4 እና 5 የሚለውን እጠቅሳለሁ። በተለይም ቁጥር 5 ከንዑስ 1-8 ያሉት አንቀጾች፤ የኮምሽኑን ሥልጣን በግልጽ አስቀምጧል። ከሁሉም በላይ ሊሰመርበት የሚገባው፤ ይህ ኮሚሽን፤ ውሣኔ ሰጪ አካል አለመሆኑን አዋጁ በማያሻማ ሁኔታ ማስቀመጡን ነው። ከዛ ቀጥዬ አዋጁን የሚቃውሙትን ሰዎች “የተቃውሞ ሃሳብ” በመጥቀስ መሰረተ ቢስነቱን አሳያለሁ። ቁጥር 4 እና 5 የአዋጁ ድንጋጌ እንደሚከተለው ነው። “4. የኮሚሽኑ ዓላማ ኮሚሽኑ አሳታፊ፣ ግልጽ፣ አካታችና ሳይንሳዊ በሆነ መንገድ ከአስተዳደር ወሰኖች፣ ራስን በራስ ማስተዳደር እና ከማንነት ጋር የተያይዙ ግጭቶችንና መንስኤያቸውን በመተንተን የመፍትሄ ሃሳቦችን ለህዝብ፣ ለፌዴሬሽን ምክር ቤት፣ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እና ለአስፈጻሚው አካል ማቅረብ ነው። 5. የኮሚሽኑ ሥልጣንና ተግባር ኮሚሽኑ የሚከተሉት ስልጣንና ተግባራት ይኖሩታል፡-1/ ከአስተዳደራዊ ወሰኖች አከላለል፣ ራስን በራስ ማስተዳደር እንዲሁም ከማንነት ጥያቄ ጋር የተገናኙ ማናቸውንም ችግሮችንና ግጭቶችን በጥናት ለይቶ አማራጭ የመፍትሄ ሃሳቦችን ለጠቅላይ ሚኒስትሩ እና ለፌዴሬሽን ምክር ቤት ሪፖርት ያቀርባል፤2/ በህዝቦች እኩልነትና ፈቃድ ላይ የተመሰረት አንድነት ስር እንዲሰድና እንዲዳብር ለማድረግ ሊወሰዱ ስለሚገባቸው እርምጃዎች ማሻሻያ ለጠቅላይ ሚኒስትሩ እና ለፌዴሬሽን ምክር ቤት ምክረ ሃሳቦችን ያቀርባል፤3/ አስተዳደራዊ ወሰኖች በቀጣይነት የሚወሰኑበትንና የሚለወጡበትን መንገድ በተመለከት አግባብነት ያላቸውን ህገ-መንግስታዊ መርህዎች ያገናዘበ፣ ግልጽና ቀልጣፋ ስርዓት ወይም የህግ ማሻሻያ እንዲዘረጋ ጥናት በማድረግ ለጠቅላይ ሚኒስትሩ፣ ለፌዴሬሽን ምክር ቤት እና ህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ምክረ ሃሳብ ያቀርባል፤4/ ጎልተው የወጡና በፌዴሬሽን ምክር ቤት፣ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት፣ በፌዴራል መንግስት የሚመሩለትን የአስተዳደራዊ ወሰን ውዝግቦችን መርምሮ የውሳኔ ሃሳብ ለጠቅላይ ሚኒስትሩ እና ለፌዴሬሽን ምክር ቤት ያቀርባል፤5/ ከአስተዳደራዊ ወሰኖች ጋር በተያያዘ የተነሱ ግጭቶች ተፈተው፣ በአጎራባች ክልሎች መሃከል ያለው መልካም ግንኙነት የሚታደስበትና የሚጠናከርበትን መንገድ ያመቻቻል፤6/ በቀጣይነት አስተዳደራዊ ወሰኖች የግጭት መንስዔ እንዳይሆኑ ሊወሰዱ የሚገባቸውን እርምጃዎች አስመልክቶ ለጠቅላይ ሚኒስትሩ ፣ለፌዴሬሽን ምክር ቤት እና ለሀዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ምክረ ሃሳብ ያቀርባል፤7/ አስተዳደራዊ ወሰኖችና አካባቢያቸው አስተማማኝ ሰላም የሰፈነባቸው የልማትና የንግድ እንቅስቃሴ የሚካሂድባቸው እንዲሆኑ አስተዳደራዊ ወሰኖችን የተመለከተ የፖሊሲ ማእቀፍ ያመነጫል፤8/ የአስተዳደር ወሰን ጉዳዮችን በተመለከት የህዝብ አስተያየት ይሰበስባል፤” (ድምቀት እና ሰረዝ የተጨመረ።) እስካሁን ካነበብኳቸው እና ከሰማኋቸው ቃለ መጠይቆች፤ ኮሚሽኑ የተቋቋመበት አዋጅ ሕገ መንግስቱን ይፃረራል ብለው የሚሟገቱት ሃይሎች፤ ከሕገ መንግሥቱ የጠቀሷቸው ሁለት አንቀፆች፤ አንቀጽ 9ን እና አንቀጽ 39 ናቸው። ከዚህ በተጨማሪም በሃገሪቱ ጦርነት ያስነሳል፤ሕዝብ ያልመከረበት ነው፤ የትግራይን ሕዝብ ለመጉዳት ነው፤ እና በጣም ገራሚ የሆነው ደግሞ፤ በብሔር ብሔረሰቦች በኩል የተነሳ የማንነት ጥያቄ አሁን የለም፤ የሚሉ መሰረተ ቢስ መከራከርያዎችም አንስተዋል። በመጀመርያ የተጠቀሱትን አንቀጾች እንመልከት። አንቀጽ 9 የሚያወሳው ስለ- የሕገ መንግሥት የበላይነት ነው፤የሚለውም እንደሚከተለው ነው። “ሕገ መንግሥቱ የሀገሪቱ የበላይ ሕግ ነው። ማንኛውም ሕግ ልማዳዊ አሠራር፣ እንዲሁም የመንግሥት አካል ወይም ባለሥልጣን ውሳኔ ከዚህ ሕገ መንግሥት ጋር የሚቃረን ከሆነ ተፈጻሚነት አይኖረውም።” አንቀጽ 9 የሚለው ይህ ሲሆን፤ የኮሚሽኑ አዋጅ ከዚህ አንቀጽ ጋር እንዴት እንደሚጋጭ ግልጽ አይደለም። ይህንን አንቀጽ ይዞ ለመከራከር፤ በመጀመርያ ደረጃ፤ አዋጁ እራሱ ሕገ መንግስቱን የጣሰ መሆኑን ማስረዳት ያስፈልጋል። አዋጁ የትኛውን የሕገ መንግስት አንቀጽ ነው ይሚፃረረው? የሚል ጥያቄ መነሳት እና መልስ ማግኘት አልበት። አዋጁ፤ አንቀጽ 39ን ስለሚጻረረ፤ አንቀጽ 9 አዋጁን ውድቅ ያደርገዋል ከሆነ ክርክሩ፤ አንቀጽ 39 ደግሞ ምን እንደሚል ማየት ነው። የሕገ መንግስቱ አንቀጽ 39 የሚከተለውን ይላል። “አንቀጽ 39 – የብሔሮች ብሔረሰቦች ሕዝቦች መብት 1. ማንኛውም የኢትዮጵያ ብሔር፣ ብሔረሰብ፣ ሕዝብ የራሱን ዕድል በራሱ የመወሰን እስከመገንጠል ያለው መብቱ በማናቸውም መልኩ ያለ ገደብ የተጠበቀ ነው፡፡ 2. ማንኛውም የኢትዮጵያ ብሔር፣ ብሔረሰብ፣ ሕዝብ በቋንቋው የመናገር፣ የመጻፍ፣ ቋንቋውን የማሳደግ፣ እና ባሕሉን የመግለጽ፣ የማዳበርና የማስፋፋት እንዲሁም ታሪኩን የመንከባከብ መብት አለው፡፡ 3. ማንኛውም የኢትዮጵያ ብሔር፣ ብሔረሰብ፣ ሕዝብ ራሱን የማስተዳደር ሙሉ መብት አለው። ይህ መብት ብሔሩ፣ ብሔረሰቡ፣ ሕዝቡ በሰፈረበት መልክዓ ምድር ራሱን የሚያስተዳድርበት መንግሥታዊ ተቋማት የማቋቋም እንዲሁም በክልልና በፌዴራል አስተዳደሮች ውስጥ ሚዛናዊ ውክልና የማግኘት መብትን ያጠቃልላል፡፡ 4. የብሔር፣ ብሔረሰቦች፣ ሕዝቦች የራስን ዕድል በራስ የመወሰን እስከ መገንጠል መብት ከሥራ ላይ የሚውለው፤ ሀ) የመገንጠል ጥያቄ በብሔር፣ በብሔረሰቡ ወይም በሕዝቡ የሕግ አውጪ ምክር ቤት በሁለት ሦስተኛ የድምፅ ድጋፍ ተቀባይነት ማግኘቱ ሲረጋገጥ፤ ለ) የፌዴራሉ መንግሥት የብሔር፣ የብሔረሰቡ ወይም የሕዝቡ ምክር ቤት ውሳኔ በደረሰው በሦስት ዓመት ጊዜ ውስጥ ለጠያቂው ብሔር፣ ብሔረሰብ ወይም ሕዝብ ሕዝበ ውሳኔ ሲያደራጅ፤ ሐ) የመገንጠሉ ጥያቄ በሕዝብ ውሳኔው በአብላጫ ድምፅ ሲደገፍ፤ መ) የፌዴራል መንግሥት መገንጠሉን ለመረጠው ብሔር፣ ብሔረሰብ ወይም ሕዝብ ምክር ቤት ሥልጣኑን ሲያስረክብ፤ ሠ) በሕግ በሚወሰነው መሠረት የንብረት ክፍፍል ሲደረግ ነው፡፡” ማንም ማሰብ የሚችል ሰው እንደሚገነዘበው የኮሚሽኑ አዋጅ ከአንቀጽ 39 ጋር የሚጣረዝበት አንድም ነገር የለውም። እንደውም፤ የኮሚሽኑ መቋቋም፤ ለአንቀጽ 39 ድጋፍ የሚሰጥ እና በጥናት የተደገፈ የምክር ሃሳብ ለፌደራል መንግስት የሚያቀርብ ተቋም ነው። ይህም ግጭቶችን ይቀንሳል እንጂ እንዴት ግጭት ሊያባብስ እንደሚችል ግራ ያጋባል። ስለዚህ የኮሚሽኑ አዋጅ ሕገ መንግስቱን ይፃረራል የሚሉ ሰዎች ወሃ የሚቋጥር ሕገ መንግስታዊ መከራከርያ ነጥብ የላቸውም። እንደውም ሕገ መንግስቱ፤ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ሕግ አርቅቆ የማስፀደቅ ሥልጣን ስለሚሰጠው፤ ምክር ቤቱ የተከተለው ሕገ መንግሥቱን ነው። ሕገ መንግስቱ በግልጽ ያስቀመጣቸው ድንጋጌዎችም፤ የኮሚሽኑ መቋቋም አዋጅ ላይ ለተነሱት አንዳንድ የተቃውሞ ነጥቦች የማያሻማ መልስ ይሰጣል። ለምሣሌ፤ ሕዝብ ያልተውያየበት ነው የሚለው ውኃ የማይቋጥር ሃሳብ በሕገ መንግስቱ አንቀጽ 8 መልስ ያገኛል። በተለይ ንዑስ አንቀጽ 3 በማያሻማ መልኩ፤ ሕዝቡ ሕግ ላይ ውይይት የሚያደርገው፤ በተወካዮቹ አማካኝነት መሆኑን ይገልፃል። “የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ስራቸው ሕዝቡን ወክሎ መምከር፤ መከራከር እና ሕግ መደንገግ ነው። ስለዚህ የሕዝብ ተወካዮች ተወያዩበት ማለት፤ ሕዝቡ ተወያየበት ማለት ነው። በየትም ሃገር፤ ሕግ አውጪው አካል ሁሉንም ነገር ለሕዝብ እያወያየ አይወስንም። በእርግጥ እንዳስፈላጊነቱ ሕግ አውጪ አካል ሕዝቡን የሚያወያይባቸው ጉዳዮች አሉ፤ ይህንንም የሚወስነው ምክር ቤቱ ነው። አንቀጽ 8 ከቁጥር 1 እስከ 3 እንዲህ ይላል። 1.“የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦች፣ ሕዝቦች የኢትዮጵያ ሉዓላዊ ሥልጣን ባለቤቶች ናቸው፡፡ 2.ይህ ሕገ መንግሥት የሉዓላዊነታቸው መግለጫ ነው፡፡ 3.“ሉዓላዊነታቸውም የሚገለጸው በዚህ ሕገ መንግሥት መሠረት በሚመርጧቸው ተወካዮቻቸውና በቀጥታ በሚያደርጉት ዴሞክራሲያዊ ተሳትፎ አማካይነት ይሆናል፡፡” (ስርዝና ድምቀት የተጨመረ።) ከዚህ በተጨማሪ፤ የአከላለል ለውጦችን በተመለከተ የሕገ መንግሥቱ አንቀጽ 48 ለፌደራል መንግስት የሚሰጠው ሥልጣን አለ። አንቀጽ 48 እንዲህ ይላል። “የአከላለል ለውጦች 1. የክልሎችን ወሰን በሚመለከት ጥያቄ የተነሳ እንደሆነ ጉዳዩ በሚመለከታቸው ክልሎች ስምምነት ይፈጸማል። የሚመለከታቸው ክልሎች መስማማት ካልቻሉ የፌዴሬሽኑ ምክር ቤት የሕዝብን አሰፋፈርና ፍላጎት መሠረት በማድረግ ይወሰናል፡፡ 2. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 1 መሠረት የቀረበ ጉዳይ ከሁለት ዓመት ባልበለጠ ጊዜ ውስጥ በፌዴሬሽኑ ምክር ቤት የመጨረሻ ውሳኔ ይሰጥበታል፡፡” አንቀጽ 48ን በጥሞና ከተመለከትን፤ የኮሚሽኑ መመስረት፤ የፌዴሬሽኑን ምክር ቤት እጅግ የሚጠቅም ሆኖ እናገኘዋለን። ፌዴሬሽኑ የክልል ጉዳዮችን ወሰን በተመለከተ፤ በጥናት እና በመረጃ የተደገፈ ውሳኔ እንዲወስን ይረደዋል። ምክንያቱም የኮምሽኑ አላማ፤ በከፊል፤ ጥናት ማድረግ፤ ሃሳብ ማመንጨት፤ የሕዝብ ሃሳብ መሰብሰብ ናቸው እና። ከዚህ ሌላም የኮምሽኑ አዋጅ በሕገ መንግስቱ አንቀጽ 50 ንኡስ ቁጥር 3 የተደገፈ ነው። አንቀጽ 50 (3) እንዲህ ይላል፡- “የፌዴራሉ መንግሥት ከፍተኛ የሥልጣን አካል የፌዴራሉ መንግሥት የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ነው። ተጠሪነቱም ለሀገሪቱ ሕዝብ ነው። የክልል ከፍተኛ የሥልጣን አካል የክልሉ ምክር ቤት ነው፤ ተጠሪነቱም ለወከለው ክልል ሕዝብ ነው፡፡” ከዚህ በተጨማሪ የሕገ መንግስቱ ቁጥር 54 የምክር ቤቱ አባላት የመላው ሕዝብ ተወካዮች ናቸው ሲል አረጋግጧል፡፡ ስለዚህ ሕዝብ ያልተወያየበት ነው የሚለው፤ የአዋጁ ተቃዋሚዎች መከራከርያ ሃሳብ የወደቀ ሃሳብ ነው። ስለሕግ አጸዳደቅ የሚደነግገው አንቀጽ 57፤ ለምክር ቤቱ ሕግ እንዲያወጣ ሥልጣን የሰጠው ሲሆን፤ አንቀጽ 59 ደግሞ “በዚህ ሕገ መንግሥት በግልጽ በተለይ ካልተደነገገ በስተቀር ማናቸውም ውሳኔዎች የሚተላለፉት በምክር ቤቱ አባላት የአብላጫ ድምፅ ነው።” ሲል ምክር ቤቱ በአብላጫ ያሰለፈው ሕግ የሃገሪቱ ሕግ እንደሚሆን አስምሮበታል። የኮሚሽኑ አዋጅ ተቃዋሚዎች፤ አንዱ መከራከርያቸው አዋጁ የትግራይን ክልል ለመጉዳት ነው የሚል ነው፤ ግን፤ የትግራይን ክልል እንዴት እንደሚጎዳ ያቀረቡት ምንም ጭብጥ የለም። ችግሮች እንዳይነሱ ጥናት የሚያደርግ፤ ግጭቶች ከተነሱ በኋላም ግጭቶችን በሰላም ለመፍታት ጥናት የሚያደርግ እና የመፍትሔ ሃሳቦችን ለፌደራል መንግስቱ የሚያቀርብ ተቋም፤ እንዴት ትግራይን ሊጎዳ እንደሚችል ምንም ግልጽ አይደለም። የሚያሳዝነው እና የሚያሳፍረው፤ ግን በአሁኑ ስዓት በኢትዮጵያ የሚደረጉ ማናቸውም በጎ ነገሮች የማይዋጣለት እና፤ የሕዳሴውን ጉዞ ለማደናቀፍ ታጥቆ የተነሳው ጽንፈኛ ቡድን፤ የትግራይን ሕዝብ ከወንድሞቹ ጋር ለማጋጨት የማይቆፍረው ድንጋይ አለመኖሩ ነው። እነዚህ ለሕዝብ ምንም ደንታ የሌላቸው፤ ግን በሕዝብ ስም የሚነግዱ ሃይሎች፤ ስለግል ጥቅማቸው ከመጨነቅ ይልቅ ሃገርን እና ሕዝብን ቢያስቀድሙ፤ ካለአስፈላጊ ቀውሶች እንድናለን። እሳት፤ ጫሪውንም አብሮ እንደሚበላ የሚያስረዳ መካሪ ያስፈልጋቸዋል። እንደውም ይህን አዋጅ በቅንንነት ካዩት፤ የኮሚሽኑ አዋጅ የትግራይን ክልል በብዙ መልኩ የሚጠቅም ነው። ለምሣሌ በወልቃይት ጠገዴ፤ በቅማንት፤ በራያ እና መሰል ሕዝቦች የተነሱ የማንነት ጥያቄዎች አሉ። እነዚህን ጥያቄዎች፤ በጥናት እና በሰላማዊ መንገድ መፍታት ነው የሚበጀው ወይንስ በጥይት? ሰላም ለሚፈልግ ሃይል መልሱ ግልጽ ይመስለኛል። ሌላው በጣም የሚያሳዝነው እና የሚያሳፍረው፤ ጠዋት ጠዋት ከእንቅልፋቸው ሲነሱ፤ በሃገር ውስጥ በየአካባቢው ያሉ ግጭቶችን እያነፈነፉ በየማህበራዊ ገፃቸው የሚለጥፉልን ሰዎች፤ “አሁን መች የማንነት ጥያቄ ተነሳና ነው ኮምሽኑ የሚያስፈልገው?” የሚለው ክርክራቸው ነው። ምናልባት፤ ከሁለት ዓመታት በላይ የፈጀው የወልቃይት ጠገዴ ጥያቄ እና ያስነሳው ግጭት ለእነዚህ ሰዎች ተዘንግቷቸው ይሆን? ራያ ውስጥ በማንነት ጥያቄ ምክንያት የሚቀጠፈው ሕይወት፤ የሰው ሕይወት አልመሰላቸው ይሆን? ከመቸውም በላይ ዛሬ ኢትዮጵያ ውስጥ “የማንነት ጥያቄ” ሃገሪቱን እያተራመሰ ለመሆኑ፤ በድሎት አልጋ ላይ መቀሌ ለተኙት ሹማምንት፤ ይህ ጠፍቷቸው ይሆን? ነገሩ “አውቆ የተኛን ቢቀሰቅሱት አይሰማም” ዓይነት ነው። እነሱ ባኮረፉ ቁጥር የሚመዟትን ሕገ መንግስት እራሳቸው ቢያከብሩ እና እራሳቸው የሕግ ተገዢ ቢሆኑ፤ መቀሌ ላይ አላስፈላጊ ሕዝበ ተእይንት ባላስፈለገ ነበር። ይህንን ምስኪን ለፍቶ አዳሪ ሕዝብ እያስገደዱ ሰላማዊ ሰልፍ ከማሰወጣት፤ እራሳቸው ያፀደቁትን፤ ግን አንብበው የማያውቁትን ሕገ መንግሥት ቢፈትሹ፤ የሚበጀው ለራሳቸው ነው። ሕጉን የመቃወም መብታቸው የተከበረ ነው፤ ግን ሕጉን በመቃወም ስም እያሳዩ ያሉት ባህሪ እና ሸፍጥ የትም አያደርስም። በተለይ የጦርነት ታምቡር ጉሸማቸው፤ ሊያሳፍራቸው ይገባል። በእርግጥ ሕገ መንግስቱን አንብበው የተረዱ ሰዎች ቢሆኑ፤ የኮምሽኑ አዋጅ ሕገ መንግስቱን ጥሷል ብለው፤ በአቋማቸው ከተማመኑ እና ሕገ መንግሥታዊ መከራከርያ ካላቸው፤ አንቀጽ 62 መፍትሔ ይሆናቸዋል። የሕገ መንግሥቱ አንቀጽ 62 በማያሻማ ሁኔታ እንደሚያሰቀምጠው፤ የፌዴሬሽኑ ምክር ቤት ሕገ መንግሥቱን የመተርጎም ሥልጣን አለው፡፡ የሕገ መንግሥት ጉዳዮች አጣሪ ጉባዔን የማደራጀት ሥልጣን አለው። የኮምሽኑ ተቃዋሚዎች፤ ተቃውሟቸውን ሕጋዊ እና ተገቢ በሆነ ሁኔታ መሟገት ሲችሉ፤ እየሄዱበት ያለው መንገድ ግን እራሳቸውን የሚያጠፋ ነው። ሕግ ይከበር እያሉ ሌትና ቀን እያላዘኑ፤ ምክር ቤቱ ያወጣው ሕግ ትግራይ ውስጥ ተግባራዊ አይሆንም ብሎ መፎከር እንዴት ሕግን መከተል እና ሕግ ማክበር ሊሆን ይችላል። የትግራይ ቲቪ “ምሁራን” በሚል ታርጋ ለጥፎ ካነጋገራቸው እጅግ አስቂኝ ከነበሩት አስተያየቶች ቀልቤን የሳበው፤ ይህንን ሕግ በአለም አቀፍ ፍርድ ቤትም ተከራክረን እናሰርዘዋለን የሚለው ነው። ይህ ምሁር ሕገ መንግስቱ የሃገሪቱ የበላይ ሕግ መሆኑን ከሆነ የተማረው፤ የውጭ ሃይል በምን ተአምር፤ ወይም በየትኛው አሰራር ነው ጣልቃ ሊገባ የሚችለው? በኮምሽኑ መቋቋም ላይ የሚነሱ ተቃውሞዎች፤ ሊከበሩ እና ሊታዩ ይገባቸዋል። የኮምሽኑ አዋጅ ተቃዋሚዎችም ተቃውሟቸውን በጭብጥ ሃሳብ ላይ የተመሰረተ ያድርጉ፤ ሕገ መንግሥታዊውን አሰራር ይከተሉ፤ ሕጋዊ መንገድ ተከትለው ካሸነፉ ሃሳባቸው ይከበር፤ ከተሸነፉም ሕግ ያክብሩ። ግን፤ በትግራይ ሕዝብ ስም አይነግዱ፤ የትግራይ ሕዝብ ላይ ዘመቻ እንዳለ አድርገው አይሰበኩ፤ የጦርነት ታምቡር አይጎሽሙ፤ መጥፊያቸውንም አይደግሱ።
በብግዜኡ ብዛዕባ ሃገርና ዝዝረብን ዝጸሓፍን ብዙሕ እዩ። ብዙሕ ጥራይ ዘይኮነ ትሕዝተኡ እውን በብዓይነቱ እዩ። ዝሓቖፎ ኣውንታውን ኣሉታውን መልእኽትታት’ውን ኣለዉዎ። ህዝቢ ኤርትራ “እምቢ ንወጽዓን መግዛእትን” ኢሉ፡ ንቃልሲ ምስ ወሰነ፡ ብሓቅነት ሕቶኡ ዝበልጾም፡ ብሰብኣውን ነጋራዊ ዓቕምን ግና ዘይወዳደሮም ሓይልታት ስዒሩ ናጽነቱ ምውሓሱ ካብቲ ብዛዕባ ኤርትራን ህዝባን በሪኹ ዝግለጽ፡ መመሊሱ ዝኹላዕ እምበር፡ ምስ ምንዋሕ ግዜ ዘይሃስስ ኣወንታት እዩ። እዚ ኣውንታዊ ታሪኻዊ ዓሚቕ ነብሱ ዝኸኣለ መግለጺ ዝርዝራትን ምስጢራትን ድማ ኣዝዩ ዓሚቕ እዩ። ድሕሪ ናጽነት ብዛዕባ ኤርትራ ብዝተፈላለዩ ወገናት ዝዝረቡን ዝጸሓፉን ነቲ ናይ ቅድሚ ናጽነት ኣወንታዊ መልክዕን ትሕዝቶን መሊሶም ዝኹልዑን ዘሕድሱን ክኾኑ መተገበኦም፡ ግና ኣይኮኑን። ሕሉፍ ሓሊፎም ንዝሓለፈ ኣውንታ ዝድውኑን ንድሕሪት ዝመልሱን ምዃኖም ድማ የሕዝን። ስለዚ ድሕሪ ናጽነት ብዛዕባ ኤርትራ ዝዝረብ፡ ህዝቢ ኤርትራ ኣብ ክንዲ ዝሕበን ርእሱ ከድንን ብዘገድድ ኣሉታታት ዝተዓብለለ እዩ። እቲ ናይ ታሪኽ ኣጋጣሚ ኮይኑ፡ በኹሪ ናጽነት ኤርትራ ዝተረከበ ኤርትራዊ ጉጅለ፡ ዝኣተዎ ቃል ኪዳንን ሕድርን ሰማእታት ዘይምኽባሩ፡ ህዝቢ ኤርትራ ክቡር ዋጋ ከፊሉ ከብቅዕ ብዋጋ መስዋእቱ ክረኽቦ ዝተጸበዮ ጸጋታት ዘምርካቡ፡ በብግዜኡ ንዘቕረቦም ኩለ-መዳያዊ ሕቶታት መልሲ ዘይምርካቡን ናይ ግዜ ቃልሲ ቁጠባዊ ቁስሉ ዘሕውየሉ ኩነታት ዘይምፍጣሩን ኤርትራ ብኣሉታ ንክትግለጽ ካብ ዝደረኹ መምዘንታት ንኣብነት ዝጥቀሱ ነይሮም ጌና’ውን ኣለዉ። እዚ ዘይተጸበዮ ዕንቅፋታት ዘጋጠሞ ህዝቢ ኤርትራ፡ ሃገሩ ናይ ምህናጽ ዓቕምን ቅሩብነትን ሓጺርዎ ዘይኮነ፡ ብሰንኪ ዘየናሕሲ ጭቆና ናይቲ ሕሱም ኤርትራዊ ጉጅለ ምዃኑ ከኣ፡ ነቲ ኣዛራብነት ዝያዳ ኣዛራቢ ገይርዎ። እዚ ተርእዮ ኣሉታዊ ኣንፈት ዘመልክት ጥራይ ዘይኮነ፡ “ኤርትራዊ፡ ገ እናበሉኻ ኣይትጋገ” ዝሕመረቱ መልእኽቲ ዘመሓላለፈ’ውን እዩ። ህዝቢ ኤርትራኸ ካብ ቅድም ጀሚሩ ነቲ መልእኽቲ ግቡእ ኣቓልቦዶ ሂብዎ? ንዝብል ግና ህልዊ ኩነታትና መስካሪ እዩ። ህዝቢ ኤርትራ ከምቲ ” ሓደ ከይበልካ ክልተ ኣይባሃልንዩ” ኢሉ ዝምስሎ፡ ብናይ ድሕሪ ናጽነት ኩነታቱኳ ቅሱን እንተዘይነበረን ጌና ሎሚ’ውን እንተዘይኮነን፡ በቲ ኣብ ብረታዊ ቃልሲ ብደሙ ደሓር ድማ ብረፈረንደም ብ99.83 ሚእታዊት ናይ “እወ ንናጽነት” ድምጹ ኣብ ድልዱል ባይታ ዝሰረቶ ልኡላውነቱስ ስኽፍታ ኣይነበሮን። በዚ ስለ ዝደዓዓስ ከኣ ነቲ ድሕሪኡ ክመጽእ ዝነበሮ ራህዋ፡ ሰላምን ዕቤትን እምብዛ ኣይተሃወኸሉን፡ ቀልጢፉ መጻኢኡ ኣየማዕደወን። ነዚ ናይ ህዝብና ሓላፍነታዊ ሓልዮትን ልቢ ምዕባይን ብህግደፍን መራሕቱን ክብርን ክብደትን ኣይተዋህቦን። ሕሉፍሓሊፉ ህግደፍ ብህዝቢ ኤርትራ እናዕሸኻዕለለ፡ “ዘይትግበር ቃል እናኣተኻ ኣብ ስልጣን ምቕጻል ይከኣል እዩ” ዝብል ሓደገኛ ስኽራንን ትዕቢትን ሓደሮ። እንተኾነ ህዝቢ ኤርትራ ድሕሪ ዝተወሰነ ግዜ እቲ ጉጅለ በዓል ደሓኑ ከም ዘይኮነ ክርዳእ በቒዑ እዩ። እነሆ ከኣ ህግደፍ ብዝኾነ መንገዲ ክሸፋፍኖ ብዘይክእል ደረጃ ህዝቢ ኤርትራ ኣብ ቀጻሊ ዓወቱ ዘይተርፍ ቃልሲ ይርከብ። ኩነታት ሃገርና “ይሓይሽ እንተበልናዮስ ዝገደደ” ኮይኑ፡ ብ2018 ኣብ መንጎ ኢሳያስ ኣፈወርቅን ኣብይ ኣሕመድን ዕርከነት ተፈጢሩ። እቲ እዋን “ኣብ ኢትዮጵያ ለውጢ መጺኡ” ዝብል ዛዕባ ኣብ ኩሉ ኩርነዓት ዓለም ከይተረፈ ኣዛራቢ ዝኾነሉ እዩ ነይሩ። ኣወንታዊ መልእኽቲ ናይቲ ለውጢ ኣብ ኢትዮጵያ ከይተደረተ፡ ናብ ኤርትራ እውን ጽልዋ ከሕድር እዩ ዝብል ድማ፡ ናይ ብዙሓት ግምት ኮይኑ ቀሪቡ። ብግብሪ ግና እቲ ኣብ ኢትዮጵያ ዝተኸስተ ለውጢ ኣይኮነንዶ ኣብ ኤርትራ ጽልዋ ከሕድር፡ ነብሱ ክኢሉ ናይ ምቕጻሉ ዕድል ጸልሚቱ፡ ካብ ዲክታተር ኢሳያስ ጀሚርካ፡ መፍቶ ጸረ ለውጥን ህዝብን ወገናት ኮይኑ ይሰሓግ ኣሎ። ሎሚ ኣብ ኢትዮጵያ ዝርአ ዘሎ ፖለቲካዊ ነውጺ ከኣ ነዚ ዘርኢ እዩ። እቲ ዘሕዝን ብኣንጻሩ እቲ ኣብ ኤርትራ ሱር ሰዲዱ ዝጸንሐ ናይ ምምሕዳር ክፋእ ናብ ኢትዮጵያ እውን ምልሓሙ እዩ። ኣብ ኢትዮጵያ ውግእ ናይ ጸገማት መፍትሒ ጌርካ ብምውሳድ፡ ህልቂት ህይወት ብዙሓትን ቁጠባዊ ቅልውላውን ምዕዳም ናይዚ ኣብነት እዩ። ቀጻሊ ውግእ ብዘኸተሎ ኢትዮጵያውያን ተገፊፎም ናብ ውግእ ክኣትዉ ይግደዱ ምህላዎም እውን ካልእ ንኢትዮጵያ ምስ ኤርትራ ዘመሳስላ ዘሎ እዩ። ስለዚ ኢሳያስ ህውከትን ምልክን ኣብ ኤርትራ ጥራይ ዘይኮነ፡ ኣብ ከባቢና’ውን ክትግበር ዝተማህዘሉ ፖሊሲኡ ዳርጋ ክንድቲ ዝደለዮ ክበሃል ብዝከኣል ኣብ ኢትዮጵያ ኣዕዊትዎ እዩ። ካብ ኣሉታዊ ሳዕቤናት መርህ-ኣልቦ ሽርክነት መራሕቲ ኤርትራን ኢትዮጵያን፡ ኢድ ኣእታውነት ሰራዊት ኤርትራ ኣብ ውግእ ትግራይን ሃንዳሲ ብጽሒት ኢሳያስ ኣፈወርቂ ኣብቲ ውግእን ብቐዳምነት ዝጥቀስ እዩ። ነዚ ምኽንያት ብምግባር፡ ገለ ወገናት ከም ዝግምትዎ ኣብዚ እዋንዚ ዳርጋ ሓደ ሲሶ ካብ ሰራዊት ኢትዮጵያ ምስ ዕጥቁ ናብ ኤርትራ ኣትዩ’ሎ። ናይዚ ሰራዊትንዚ ብኽንድዚ ብዝሕን ኣጽዋርን ምእታው፡ ንትግራይ ብወገን ኤርትራ ንምውራር ጥራይ ዘይኮነ፡ ኣብ ልዕሊ ልኡላውነት ኤርትራ ዘኸትሎ ዝተደጐለ ሓደጋ ከይህሉ’ውን ናይ ብዙሓት ስግኣት እዩ። ካብቲ ዲክታተር ኢሳያስ ኣብ ፈቐዶ ኣዳራሻትን ኣደባባያትን ኢትዮጵያ ኣቐዲሙ ዘስመዖ ዝነበረ፡ ናይ ሃገር መራሒ ክትብሎ ዘሕፍር መደረታቱ፡ ኣብ ሓደ ኣጋጣሚ ንመራሒ ኢትዮጵያ ኣብይ ኣሕመድ “ድሕሪ ሕጂ ንስኻ ኢኻ ትመርሓና፡ ኣነ ድማ ኣብ ጐንኻ ኣለኹ፡ እዚ ዝብሎ ዘለኹ ንቃለዓለም ዘይኮነ ካብ ልበይ ሓሲበሉ እየ። ህዝብታት ኤርትራን ኢትዮጵያን ክልተ ህዝቢ እዩ ዝብሉ ነቲ ሓቅን ታሪኽን ዘየፈልጡ እዮም” ዝበሎ፡ ምስዚ ሎሚ ንከታተሎ ዘለና ኣራግጽ ኣእላፍ ወተሃደራት ኢትዮጵያ ተደሚሩ፡ ስግኣት ኣብ ልዕሊ ስግኣት ዝድርዕ እዩ። እዚ ስግኣትዚ ዝሓደሮም ኤርትራውያን ከኣ ከምቲ “ኣእትወኒ እምበር ውጸለይሲ የዳዲ” ዝበሃል፡ ምስቲ ኣብ ሓምሳታት ናብ ኤርትራ ብምስምስ ምስ ዝኣተወ፡ ክሳብ ብቅልጽም ኤርትራውያን ዝድምሰስ ዘይወጸ፡ 2ይ ክፍለ ሰራዊት (ሁለተኛ ክፍለ ጦር) ዝበሃል ዝነበረ ሓይሊ ኢትዮጵያ የመሳስልዎ። እዚ እዩ ከኣ እቲ “ኤርትራዊ፡ “ገ እናበሉኻ ዶ፡ ትጋገ” ዘብለና ዘሎ። ነዚ ኣብ ኤርትራ ዝረአ ዘሎ ኣራግጽ ሰራዊት ኢትዮጵያ ኣቐሚጦም፡ “ትግራይ ኣብ ኤርትራ እንተ ኣትያ ኣይክትወጸልናን እያ?” ዝብል ስግኣት ዝሓደሮም ኤርትራውያን፡ ቅድም “እቲ ኣትዩ ዘሎ ሰራዊት ኢትዮጵያ ካብ ሃገርና ከም ዝወጽእከ እንታይ ውሕስነት ኣለና?” ዝብል ሕቶ ክምልሱ መተገበኦም።
ናይ ደቡብ ኣፍሪቃ ዳይረክተር ሁማን ትራይትስ ዎች ደዋ ማቪንጋ ዛምቢያ ንቢቲን ካልኦት ሓሙሽተ ዚምባቤያዊያንን ናብ ዙምባቤ ክመልስዎም ትፅቢት ኣሎ ክብሉ ብትዊተር ምፅሓፎም ፀብፃባት ዜና ሓቢረን። ቢቢሲ ዝተጠቐሶም ሚንስተር ጉዳያት ወፃኢ ዛምቢያ ጆ ማላንጂ ቢቲ ዘቕረብዎ ናይ ዑቕባ ሕቶ ድኹም እዩ፤ክሳብ ናብ ዙምባቤ ዝምለሱ ኣብ ሕሉው መፅንሒ ተታሒዞም ኣለው ክብሉ ገሊፆም። ቢቲ ኣብ ዝሓለፈ ሰሙን ኣብዝተኻየደ ፕረዝደንታዊ ምርጫ ስዒቡ ብዝተለዓለ ግጭት ፖሊስ ህውከት ኣልዒሎም ኢሉ ይደልዮም ካብ ዝነበሩ ትሽዓተ ኣባላት ምንቅስቓስ ንዲሞክራሲያዊ ለውጢ ሓደ እቶም።እቲ ምንቅስቓስ ኣብ ቀረባ ዝተኻየደ ምርጫ’ታ ሃገር ፕረዚደንት ኤመርሰን ሙናንጋግዋ ንክስዕሩ ተገይሩ ተጨበርቢሩ ኢሎም ይኸሱ። ቢቲ ፕረዚደንት ሙናንጋግዋ ተዓዋቲ ናይቲ ምርጫ እየ ኢሎም ቅድሚ ምእዋጆም ቅድሚ ሓደ መዓልቲ መራሕቲ ተቓዋሚ ኔልሰን ቻሚሳ ነቲ ፕረዚዳንታዊ ምርጫ ስዒሮም እዮም ክብሉ ጋዜጣዊ መግለፂ ሂቦም ነይሮም። ዕለታዊ ፈነወ ድምጺ ኣመሪካ 26/11/2022 ፈነወ ትግርኛ ቀዳም ድምጺ ኣሜሪካ ፈነወ ቛንቛ ትግርኛ ካብ ሶኑይ ክሳብ ሰንበት ይፍነው። ፈነወ ቛንቛ ትግርኛ ካብ ሶኑይ ክሳብ ዓርቢ ብዕለታዊ ዜና ይጅምር፥ እዋናዊ ጉዳያትን ሰሙናዊ መደባት'ውን የጠቓልል ።ቀዳምን ሰንበትን ኣብቲ ሰሙን ዝተፈነው መደባት ብምድጋም ፈነወ ቛንቛ ትግርኛ ይኻየድ።
ርምጃው እየተወሰደ ያለው የሊቢያ የዓየር ክልል ከበረራ የነፃ ክልክል እንዲሆንና ህዝቡን ከመንግሥቱ ጥቃት ለመከላከል በተባበሩት መንግሥታት ውሳኔ በተፈቀደው መሰረት ሲሆን የምዕራባውያን የጦር አውሮፕላኖች ትሪፖሊ አካባቢ ቦምቦች ጥለዋል። ከሞማር ጋዳፊ ታማኝ ኃይሎች ጸረ አውሮፕላን ተኩስ ተሰንዝሮባቸዋል። ከበረራ ነጻ ቀጣና በመከለል ሲቪሎችን ከጥቃት መጠበቅና ለሰብዓዊ ርዳታ ማለፊያ መንገዶችን የመክፈቱን ተልዕኮ በማገዙ ርምጃ በጣም ቀደም ባለ መልኩ ጠቀም ያለ ክንዋኔ አድርገናል፣ ይላሉ አድሚራል ሙለን። ዛሬ የዩናይትድ ስቴትስ ከፍተኛው የጦር ሰራዊት አዛዥ አድሚራል ማይክ ሙለን በሰጡት ቃል ትናንት ቅዳሜ የጀመረው ለበረራ ክልክል ቀጣና ማስከበሪያ ርምጃ የመጀመሪያ ምዕራፍ በሚገባ ተከናውኗል ብለዋል። ርምጃው ከተጀመረ ወዲህ አንድም የሊቢያ አውሮፕላን እንዳልበረረ አድሚራል ማይክ ሙለን ገልጠዋል። የሊቢያው መሪ በበኩላቸው ምዕራባውያኑን ኃይሎች በተራዘመ ጦርነት እጠምዳቸዋለሁ ሲሉ ዝተዋል። ጋዳፊ ዛሬ ማለዳ በመንግሥቱ ቴሌቪዥን ሲናገሩ የዩናይትድ ስቴትስና የአውሮፓ ሀገሮች የሚገቡበት ምክንያት የለም፥ የዓየር ጥቃቱ ከአሸባሪ ተግባር ይቆጠራል ብለዋል። የሊቢያ መንግሥት ቴሌቭዢን በአየር ጥቃቶቹ አርባ ስምንት ሰዎች ተገድለዋል፥ ሌሎች መቶ ሃምሳ ሰዎች ቆስለዋል ያለ ሲሆን አድሚራል MULLEN ግን በሲቪሎች ጉዳት ስለመድረሱ ያገኘነው ማስረጃ የለም ሲሉ አስታውቀዋል። የዩናይትድ ስተትስ የመከላከያ ሚኒስቴር እንደገለጠው ሚዴቴራኒያን ባህር ላይ ካሉ የዩናይትድ ስቴትስ የብሪታንያ መርከቦች እና ባህር ሰርጓጆች ላይ በተተኮሱ ከመቶ አስራ ሁለት በላይ ሚሳይሎች ለህብረቱ ኃይሎችና ለሊቢያ ሲቪሎች በቀጥታ አደጋ የተባሉ ዒላማዎች ተመትተዋል። የሊቢያን ሲቪሎች ከሚስተር ጋዳፊ ታማኝ ኃይሎች ጥቃት ለመጠበቅ አስፈላጊው ርምጃ ሁሉ ይወሰድ ብሎ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት መፍቀዱ ይታወቃል። በብራዚል ጉብኝት ላይ ያሉት የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚደንት ባራክ ኦባማ፥ ሚስተር ጋዳፊ ምዕራባውያን ከወታደራዊ ርምጃ በቀር ሌላ አማራጭ እንዳይኖረን አድርገዋል ብለዋል። በለንደን ደግሞ የብሪታንያ ጠቅላይ ሚኒስትር ዴቪድ ካመሮን በሚስተር ጋዳፊ ላይ የተወሰደው ርምጃ አስፈላጊ ህጋዊና ትክክለኛ ነው ብለዋል።
ኣብ ኢትዮጵያ ሓላፊ ፕሮግራም መግቢ ዓለም ስቲቨን ዌርኡማሙ ኣብ ኢትዮጵያ ወኪል ዩኒሴፍ ጂሊያን ሜልሶፕ ኣብ ዋና ከተማ ክልል ኢትዮ-ሶማሊያ ጅግጂጋ ዝተረኸቡ ኣብ ዝሓለፉ ሰሙናት ኣብታ ከተማ ብሰንኪ ዝተለዓለ ህውከት ዝወረደ ጉድኣትን ኣብዚ ሕዚ እዋን ዝውሃብ ሰብኣዊ ረድኤት ኣብ ምንታይ ኩነታት ከምዝርከብ ንምፍታሽ ከምዝኾነ እቶም ትካላት ብሓባር ኣብዝዘርግሕዎ መግለፂ ሓቢሮም። ብሰንኪ ዝተፈጥረ ህውከት ብኣሽሓት ዝቑፀሩ ነበርቲ ካብ መንበሪኦም ተመዛቢሎም እዮም።ናይዞም ተመዛበልቲ ሰብኣዊ ድልየት ንምምላእ ካብ መንግስትን ሰብኣዊ ትካላትን ዝሓቖፈ ሓደ ኮሚቴ ምጥያሹ እቲ መግለፂ ይሕብር። እዚ ከምዚ ኢሉ ከሎ ኣብ ከተማ ጂግጂጋ ዘሎ ኩነታት ፀጥታ ዝተመሓየሸ’ዃ እንተኾነ ሎሚ እውን ብኣሽሓት ዝቑፀሩ ሰባት ኣብ ቤተ ክርስቲያን ተዓቒቦም ከምዝርከቡ ነበርቲ ተዛሪቦም።ናብ ካልኦት ከተማ ዝስደዱ ከምዘለው እውን ገሊፆም። ነቶም ተመዛበልቲ ዝውሃብ ረድኤት ብዝምልከት ኣብ ቤተ ክርስቲያን ንዘለው እኹል ሓገዝ ይግበረሎም እንተኾን ናብ ኣባይቶም ዝተመልሱ ግን እኹል ረድኤት ኣይረከቡን ዘለው ክብሉ ነበርቲ ገሊፆም ኣለው። ናብ ከተማ ሃረር ተሰዲዶም ዝነበሩ ገለ ሽዱሽተ ሽሕ ዝኾኑ ሰባት መብዛሕቲኦም ድሕሪ ሓደ ክልተ መዓልቲ ናብ ኣዲስ ኣበባን ካልኦት ከባቢታትን ምኻዶም ተገሊፁ’ሎ። ብመዳይ ምሃብ ሓገዝ ብወገን መንግስቲ ዘሎ ምንቅስቓስ ካብ ምክልኻል ሓደጋን ድልውነትን ብዓልስልጣን ንምዝራብ ይፍትን ከምዘሎ እስክንድር ፍሬው ሓቢሩ። ዕለታዊ ፈነወ ድምጺ ኣመሪካ 08/12/2022 ፈነወ ትግርኛ ሓሙስ ፈነወ ትግርኛ ብናይ`ዚ መዓልቲ ዓበይቲ ዜና ይጅምር ። ካብ ኤርትራን ኢትዮጵያን ዝረኽቦም ቃለ-መጠይቓትን ሰሙናዊ መደባትን ድማ የስዕብ ። ሰሙናዊ መደባት ሓሙስ፡ መንእሰያት/ ጥዕና
በኢትዮጵያ የእሥልምና አማኒያን ማህበረሰብ ውስጥ የተቋቋሙ ኮሚቴዎች “የሃገሪቱ መንግሥት በእስልምና ጉዳዮች ጣልቃ እየገባ ነው” ባሉት ላይ ተቃውሞ ለማሰማት ሠልፎችን እያደራጁ ነው። የኢትዮጵያ መንግሥት “የአክራሪ እሥልምና መነሣሣት” አድርጎ የሚመለከተውን ለመቅጨት እየሞከረ ባለበት በዚህ ወቅት ውጥረቱ እየተጋጋለ መምጣቱ ይሰማል፡፡ ለዓርብ ሶላት ወደአወሊያ መስጊድ የሚገቡ ምዕመናን ዋናው በር ላይ በተለጠፈው መግለጫ ዙሪያ ሰብሰብ ብለው ቆመዋል፡፡ “ባለፈው በጓሮ በር ገብተዋል፤ አሁን ደግሞ ያ እንዳይደገም ጠንቀቅ ብለን እንጠብቅ” ይላል የመግለጫው ርዕስ፡፡ በዚህ ጉዳይ ላይ “የእሥልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤቱን መንግሥት ድምፁን አጥፍቶ በቁጥጥሩ ሥር አዋለው” በማለት የሚቃወመው የአወሊያ መስጊድ ኮሚቴ ፊርማውን አኑሮበታል፡፡ የጠቅላይ ምክር ቤቱ አባላት ምርጫ በየቀበሌው ይካሄድ የሚለውን ሃሣብ ኮሚቴው አይቀበልም፡፡ መካሄድ ያለበት በከተማው ውስጥ በሚገኙት መስጊዶች ውስጥ ነው ሲልም እየጠየቀ ነው፡፡
የኮቪድ-19 ወረርሽኝ በፍጥነት በአለም አቀፍ ደረጃ ብሎም በሀገራችን እየተዛመተ ይገኛል፡፡ በእኛ ሀገር የስርጭት ሁኔታ ስንመለከት በትላንትናው እለት ብቻ ናሙና ከሰጡ 6,089 ግለሰቦች መካከል 977 ያህሉ በኮቪድ-19 ተይዘዋል፡፡ ይህም ማለት ናሙና ከሰጡት 100 ግለሰቦች 16ቱ(16%) በቫይረሱ እንደተያዙ ያሳያል፡፡ይህ ቁጥር በባለፈው ሳምንት ( የካቲት 14) ለመጀመሪያ ጊዜ የተመዘገበ ሲሆን በትላንትናው እለትም ለሁለተኛ ጊዜ ተመዝበግዋል:: ይህ የሚያሳየው የኮቪድ-19 ስርጭት በሀገራችን ምን ያህል አስጊ እና አሳሳቢ ደረጃ ላይ እንደደረሰ ነው፡፡ በቫይረሱ የሚያዙ ሰዎች ቁጥር እየጨመረ የመጣው በአዲስ አበባ ብቻ ሳይሆን በሌሎች ክልሎች ጭምር ነው፡፡ለማሳያነት በትላንትናው እለት የሶስት ክልሎችን ብናይ በአዲስ አበባ ናሙና ከሰጡ 4614 ግለሰቦች መካከል 854 ግለሰቦች ወይም 19 በመቶ (19%) የተያዘ ሲሆን ፤ በኦሮሚያ ክልል ናሙና ከሰጡ 286 ግለሰቦች 70 የሚሆኑት ወይም 24 በመቶ (24%) መያዛቸውን ያሳያል፤እንዲሁም በሲዳማ ክልል ናሙና ከሰጡ 85 ግለሰቦች 21 ግለሰቦች ወይም 25 በመቶ (25%) ቫይረሱ እንዳለባቸው ያሳያል፡፡ ይህ አሀዝ የሚያሳየው የ ኮቪድ-19 ወረርሽኝ በአዲስ አበባ ብቻ ሳይሆን በክልሎችም በከፍተኛ ሁኔታ እየተስፋፋ መምጣቱን ነው፡፡ ወደ ፅኑ ህሙማን ህክምና ክፍል የሚገቡ ግለሰቦች ቁጥርም እየጨመረ ይገኛል፡፡እስከ ትላንትናው እለት ብቻ 386 ግለሰቦች ወደ ፅኑ ህሙማን ክፍል የገቡ ሲሆን፤ ወደ ህክምና ማዕከል ከሚገቡት 100 ግለሰቦች 70 ግለሰቦች(70%) የሚሆኑት በተለያየ መጠን ኦክስጅን የሚያስፈልጋቸው ናቸው፡፡ በትላንትናው ዕለት ብቻ ፅኑ ህክምና የሚያስፈልጋቸው 61 ቫይረሱ የተገኝባቸው ግለሰቦች ተመዝግብዋል፤ ይህ ቁጥር ከነሐሴ 2012 በሁላ የመጀመሪያ ከፍተኛ ቁጥር ነው፡፡ የሞት ምጣኔውንም ስናይ ደግሞ እስከ ትላንትናው እለት ብቻ 2,316 ግለሰቦች ህይወት አልፏል ይህ ማለት በዚህ ሳምንት ብቻ በአማካኝ በቀን 11 ግለሰቦች ህይወታቸውን በኮቪድ -19 እያጡ ይገኛሉ፡፡ በመሆኑም እያንዳንዱ ግለሰብ፤ ቤተሰብ፤ ሁሉም መንግስታዊና መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች፤ የሐይማኖት ተቋማት፣ ሲቪክ ማህበራት፤ አገልግሎት ሰጪ ተቋማት፤ የጤና ባለሙያዎች፤ መምህራንና ሌሎችም ባለድርሻ አካላት የኮቪድ-19 ወረርሽኝ ለመከላከከልና ለመቆጣጠር ተግባር ላይ በባለቤትነት እና በኃላፊነት ስሜት አጠናክረው እንዲሠሩ እናሳስባለን፡፡ የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት #እንድናገለግልዎማስክዎንያድርጉ #COVID19Ethiopia #NOMASKNOSERIVCE ← Status update on COVID19 Ethiopia February 25, 2021 → የኮቪድ-19 ወረርሽኝ በሀገራችን ከጊዜ ወደ ጊዜ አስከፊነቱ እየጨመረ ይገኛል፡፡
README.md exists but content is empty. Use the Edit dataset card button to edit it.
Downloads last month
0
Edit dataset card