text
stringlengths
452
144k
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ፓትርያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ፣ የአዲስ አበባ ሀ/ስብከት ሰንበት ት/ቤት ወጣቶች በቤተ ክርስቲያኒቱ ውስጥ በተንሰራፋውና ለዕድገቷ መሰናክል ኾኖ በተደነቀረው ሙስናና ሸፍጥ ላይ በተጠናከረ ኃይል በመዝመት የተጀመረውን የአደረጃጀትና የአሠራር ለውጥ ከዳር እንዲያደርሱ አዘዙ፡፡ የአ/አበባ ሰንበት ት/ቤቶች አንድነት ሥራ አመራር ተወካይ ዲያቆን ዮናስ ኢሳይያስ ለፓትርያርኩ የፁረ ሙስና እንቅስቃሴ፣ ለአ/አ ሀ/ስብከት የአደረጃጀትና አሠራር ለውጥ ተግባራዊነት የሰንበት ት/ቤቶቹን የድጋፍ መግለጫ ሲያሰማ ብፁዕ ወቅዱስ አባታችን፣ ቅዱስነትዎ በይፋ የገለጹትንና እንዲስተካከል አበክረው ማሳሰቢያ የሰጡበትን የቤተ ክርስቲያን ዘርፈ ብዙ ችግር ለማረም በሚደረገው ጥረት ኹሉ በግንባር ቀደምነት መሰለፍ የእኛም የወላጆቻችንም ጽኑ አቋም እንደኾነና በታዘዝንበት መሥመር ኹሉ ለመሰለፍ ዝግጁዎች መኾናችንን ለቅዱስነትዎ በላቀ አክብሮትና ትሕትና ለመግለጽ እንወዳለን፡፡ አቡነ ማትያስ ትእዛዙን የሰጡት ሙስናና ብልሹ አስተዳደርን በሥር ነቀል እርማት ለማስተካከል ያስተላለፉትን መግለጫ ለመደገፍና የፓትርያርኩ ልዩ ሀ/ስብከት የኾነው የአዲስ አበባ ሀ/ስብከት ያዘጋጀው የአደረጃጀትና የአሠራር ለውጥ ጥናት ተግባራዊ እንዲኾን ለመጠየቅ ከትላንት በስቲያ ኀሙስ፣ ጥር 8 ቀን 2006 ዓ.ም. በመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት አዳራሽ ለተሰበሰቡት በሺሕ ለሚቆጠሩ የሰንበት ት/ቤት ወጣቶች በሰጡት መመሪያ፣ ቃለ ምዕዳንና የበዓለ ጥምቀት ቡራኬ ነው፡፡ ከአዲስ አበባ ሀ/ስብከት 160 ገዳማትና አድባራት የተሰበሰቡት የሰንበት ት/ቤት ወጣቶች በሀ/ስብከቱ የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት ሥራ አመራር አማካይነት ባወጡት መግለጫ፣ ፓትርያርኩ ሙስናና ብልሹ አስተዳደርን በማውገዝ ለማስተካከል አበክረው ሥራ በመጀመራቸው ምስጋናቸው አቅርበዋል፡፡ ብዙኃን የሰንበት ት/ቤት አባላት አይነኬ ኾኖ ቤተ ክርስቲያኒቱን ሲያስተቻት የቆየውን ሙስናና ብልሹ አስተዳደር እስከ እስር ደርሰው ሲታገሉት እንደቆዩም ተናግረዋል፡፡ የሙስናና ብልሹ አስተዳደር ተጠቂ እየኾኑ በማደጋቸው አስከፊነቱን በሚገባ እንደሚያውቁ በመግለጫቸው ያተቱት የሰንበት ት/ቤት ወጣቶቹ፣ ፓትርያርኩ በየጊዜው ያስተላለፏቸውን መመሪያዎች በመከታተልና የአዲስ አበባ ሀ/ስብከት ለአደረጃጀትና አሠራር ለውጥ ስለሚያደርገው እንቅስቃሴ በሀ/ስብከቱ ጽ/ቤትና በየክፍለ ከተማቸው በመወያየት ችግሩ ከመሠረቱ እንደሚወገድና በዘመናቸው የቤተ ክርስቲያኒቱ አስተዳደር ትንሣኤ እንደቀረበ መገንዘባቸውን ገልጸዋል፡፡ ሙስናንና ብልሹ አስተዳደርን ለማረም የሚካሔደው እንቅስቃሴ በእነርሱም በወላጆቻቸውም ጽኑ እምነት እንደተያዘበት የጠቀሱት ወጣቶቹ፣ ጥረቱን ከግቡ ለማድረስ ከፓትርያርኩ ጎን ቆመው በታዘዙበት መሥመር ለመሰለፍ ዝግጁዎች መኾናቸውን አስታውቀዋል፡፡ የመንበረ ጸባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ሰንበት ት/ቤት መዘምራን ወደ ጃንሜዳ ባሕረ ጥምቀት ሲያመሩ ‹‹የፀረ ሙስና እንቅስቃሴውን እንደግፋለን ብላችኁኛል፤ እኔም እንደምትደግፉኝ አምናለኹ፤›› በማለት ተስፋቸውን የገለጹት ፓትርያርክ አቡነ ማትያስ በበኩላቸው÷ ‹‹ዘመኑ የእምነት ጉድለትና የኑፋቄ ነው፤ ሐቅ፣ መልካም አስተዳደር፣ እውነተኝነትና ሓላፊነት ጠፍቷል፤ በቤተ ክርስቲያናችን ሸፍጥና ጉቦ ተንሰራፍቷል፤›› ሲሉ አምርረው ተናግረዋል፡፡ ስለ ሙስናና ብክነት ከሚሰጧቸው ተደጋጋሚ መግለጫዎች ጋራ ተያይዞ ‹‹ኹላችንም ሌቦች ተብለናል›› የሚል ቅሬታ ያቀረቡላቸው ወገኖች መኖራቸውን ያልሸሸጉት አቡነ ማትያስ፣ ‹‹የሚያመው ያመው ይኾናል፤ ኹላችኁም አማሳኞች ናችኹ የሚል አልወጣኝም፤ የሚያማስኑ እንዳሉ ግን ሐቅ ነው፤›› ሲሉ የችግሩ አስከፊነት ሊካድ እንደማይገባው አረጋግጠዋል፡፡ ሙስና ማለት ጥፋት ነው ሲሉ የቃሉን ትክክለኛ ንባብና ገላጭነት ያብራሩት ፓትርያርኩ፣ ‹‹በቤተ ክርስቲያን ያለው የሙስና ሙስና›› መኾኑን በመግለጽ በፀረ ሙስና ቅስቀሳው የሰንበት ት/ቤት ወጣቶቹ በይበልጥ እንዲዘምቱበት አሳስበዋቸዋል፡- ‹‹ተይዞ ባለው የፀረ ሙስና ቅስቀሳ እናንት የሰንበት ት/ቤት አባላት በይበልጥ ብትዘምቱበት፤ በተጠናከረ ኃይል ይህን ብትረዱኝና ከዳር ብናደርሰው አመሰግናችኋለኹ፡፡›› በተያያዘ ዜና÷ የአዲስ አበባ ሀ/ስብከትን የአደረጃጀትና አሠራር ለውጥ እንቅስቃሴ የሚበዙት የገዳማትና አድባራት አስተዳዳሪዎች፣ የጽ/ቤት ሠራተኞች፣ ማኅበረ ካህናት፣ ማኅበረ ምእመናንና የሰንበት ት/ቤት ወጣቶች እንደሚደግፉት እየተገለጸ ቢሰነብትም ‹‹ምእመናን በእኛ ሕግ ምን ያገባቸዋል፤›› የሚሉ አንዳንድ አስተዳዳሪዎች ቅሬታቸውን ለፓትርያርኩ ማቅረባቸውን የጠቅላይ ቤተ ክህነቱ ምንጮች ለአዲስ አድማስ ተናግረዋል፡፡ እንደምንጮቹ መረጃ፣ ቅሬታ አቅራቢ አስተዳዳሪዎቹ የመዋቅር ለውጡን የሚቃወሙ ሲኾኑ ከእነርሱም መካከል ለአደረጃጀትና አሠራር ለውጡ በተከታታይ የተካሔዱት የድጋፍ መግለጫ ስብሰባዎች ምእመናኑን በእነርሱ ላይ ኾነ ተብሎ ለማነሣሣት የታለሙ ናቸው ብለው ያምናሉ፡፡ ሰንበት ት/ቤቶቹ ከፓትርያርኩ ጋራ ባካሔዱት ውይይት ሙስናና ብልሹ አስተዳደርን በግልጽ በመቃወማቸውና በማጋለጣቸው ያሳሰሯቸውና ያስደበደቧቸው አስተዳዳሪዎች እንዳሉ ተገልጧል፡፡ የሰንበት ት/ቤት ወጣቶቹ የቤተ ክርስቲያንን ሀብትና ንብረት ለግል ጥቅም በማዋልና ለባዕድ አሳልፎ በመስጠት አላግባብ በልጽገዋል የሚሏቸውን አማሳኝ አስተዳዳሪዎች ዶሴ ለፓትርያርኩ ለማቅረብ፣ እንደ ሕጉ አግባብም ለፀረ ሙስና ኮሚሽን ለማመልከትም ዝግጅታቸውን ማጠናቀቃቸውን ከአዲስ አበባ ሰንበት ት/ቤቶች አንድነት ሥራ አመራር አባላት ተጠቁሟል፡፡ ዉሉደ ጥምቀት የቤተ ክርስቲያኒቱ የጥቅምት ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባኤ÷ ቤተ ክርስቲያኒቱ የሃይማኖት ዕንከን ሳይኖርባት፣ ሞያ ሳያንሳትና ተቆርቋሪ ምእመናን እያሏት በመልካም አስተዳደርና በፋይናንስ አያያዝ ምክንያት የምትወቀስበትና ልጆቿን የምታጣበት ታሪክ መገታት እንዳለበት የገለጸ ሲኾን የቤተ ክርስቲያኒቱን የአገልግሎት አፈጻጸም እሴቶችና መርሖዎች የሚገልጸው መሪ ዕቅድ ከገመገመ በኋላ ሙስናና የመልካም አስተዳደር ዕጦትን ከሥሩ ለመቅረፍ በሚያስችል አኳኋን ተዘጋጅቶ እንዲቀርብለት መመሪያ መስጠቱ ይታወሳል፡፡ ላይ ጃንዩወሪ 24, 2014 ምንም አስተያየቶች የሉም: ይህን ኢሜል አድርግጦማር አድርግ!Twitter ላይ አጋራFacebook ላይ አጋራለPinterest አጋራ በጣም አዲስ ልጥፎች በጣም የቆየ ልጥፍ መነሻ ደንበኛ ይሁኑ ለ፡ ልጥፎች (Atom) በአውሮጳ የካህናት አንድነት ማኅበር ሊቋቋም መሆኑ ታወቀ በ ኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ከመላዋ አውሮጳ የተውጣጡ ካህናት፡” የ... በእንተ ሙኒክ ደብረ ብሥራት ቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስቲያንና ሊቀ ብርሃናት ቆሞስ አባ ገብረ ሕይወት ፍስሐ [ጀርመን ] ምእመናን ከአንዱ ሀገር ወደ ሌላው ሀገር በተለያየ ምክንያት መሰደዳቸው አይቀሬ ነው:: ታዲያ ሲሰደዱ በሄዱበት ሀገር ሁሉ ቤተክርስቲያን ያስፈልጋቸዋል :: ምንም አያጠያይቅም የተመቻቹ ሁኔታዎችም አሉ... አስቸኩዋይ ጥሪ ለምእመናን በሙሉ የታላቁ የደብረ ሊባኖስ ገዳምን ለመርዳት ገዳሙ ጥሪ አስተላለፈ ገዳሙ በአሁን ሰዓት በመሬት መንሸራተት ምክንያት ከፍተኛ አደጋ እንደተጋረጠበት ተጠቅሶ ሰኔ 8 ቀን ከ7፡30 ጀምሮ በጠቅላይ ቤተ ክህነት የስ... ጾመ ፍልሰታ የእመቤታችን ዕረፍት ጾመ ፍልሰታ የእመቤታችን ዕረፍት Written By Hulubante Abebe on Tuesday, August 5, 2014 | 1:02 PM መ/ር ሳሙኤል ተስፋዬ ...
አብዛኛዎቹ ወንዶች በጂም ውስጥ ብዙ ሰዓታት ያሳልፋሉ በአንድ ምክንያት ሴቶችን ለመሳብ። ማለቂያ ለሌለው የብረት መፈልፈላቸው ምክንያት ሴቶች ከሴት መስለው ከሚታዩ ወንዶች ጋር ሲነፃፀሩ ሴቶች ለወንዶች የበለጠ የሚስቡት የዘመናት አስተሳሰብ ነው። በቅርቡ በለንደን በብሩነል ዩኒቨርሲቲ የተደረገ ጥናት ተቃራኒ ጾታ ለወንዶች እና ለሴት ሴቶች ያላቸው መማረክ በከፍተኛ የበለጸጉ ባህሎች ውስጥ ዘመናዊ ክስተት መሆኑን እና ወንዶች እና ሴቶች በእውነት የሚመኙት የፊት ገለልተኝነት መሆኑን አረጋግጧል። በብሩኔል ዩኒቨርሲቲ ለንደን የስነ ልቦና መምህር የሆኑት ዶ/ር አንድሪው ክላርክ በሰጡት መግለጫ “ከአነስተኛ ማህበረሰቦች የተውጣጡ ሰዎች ምን ምርጫ እንዳደረጉ ለማወቅ ከሰዎች ፎቶግራፎች ላይ የወንድ እና የሴት ፊቶችን በዲጂታል መልክ እናቀርባለን። ‹የጾታ ዓይነተኛነት› ላይ ማለትም በከፍተኛ አንስታይ ሴቶች እና ከፍተኛ ተባዕታይ ለሆኑ ወንዶች ተመሳሳይ አጽንዖት ይሰጣሉ። እንደ እውነቱ ከሆነ, ብዙውን ጊዜ ገለልተኛውን ፊት ይደግፉ ነበር, እና አንዳንድ ጊዜ ትንሹ 'የጾታ የተለመደ'. ክላርክ እና ባልደረቦቹ 962 ሰዎችን 12 የተለያዩ ብሄረሰቦችን የሚወክሉ፣ ካላደጉ እስከ ከፍተኛ እድገቶች ቀጥረዋል። ተሳታፊዎቹ ወንዶች ይበልጥ አንስታይ እንዲመስሉ ወይም ሴቶች የበለጠ ተባዕታይ እንዲመስሉ በዲጂታል መንገድ የተቀነባበሩ ሶስት የፎቶ ስብስቦች ታይተዋል። በፎቶዎቹ ላይ የሚታዩት ሞዴሎች ከአምስት የተለያዩ ብሄረሰቦች የተውጣጡ ነበሩ። እያንዳንዱን ፎቶ ከተመለከቱ በኋላ ተሳታፊዎች “ከሁሉ ይበልጥ ማራኪ የሆነው የትኛው ፊት ነው?” የሚል ጥያቄ ቀረበላቸው። እና "በጣም ጠበኛ የሚመስለው የትኛው ፊት ነው?" ከፍተኛ ተባዕታይ ለሆኑ ወንዶች ወይም በጣም አንስታይ ሴቶች የመማረክን አመለካከቱን የሚያሟሉ በጣም በኢንዱስትሪ ከበለጸጉ እና ከከተማ የመጡ ተሳታፊዎች ብቻ ናቸው። በሌላ በኩል እንደ ደቡብ አሜሪካ ካሉ አነስተኛ ኢንዱስትሪያል አካባቢዎች የመጡ ሴት ተሳታፊዎች የሴት መልክ ያላቸው ወንዶች ይበልጥ ይማርካሉ። የምርምር ቡድኑ በጣም በበለጸጉ አካባቢዎች የሚገኙ ጥቅጥቅ ያሉ ህዝቦች የፊት ባህሪያትን እና በማያውቁት ፊቶች የሚታዩ ባህሪያትን ግንኙነት እንድናስተውል እድል እንደሚሰጡን ገምቷል። ግኝቶቹም በከተሞች አካባቢ ያሉ ሰዎች ወንድነትን ከጥቃት ጋር እንደሚያገናኙ ያሳያሉ። ክላርክ አክለው "ይህ መረጃ የተጋነነ ወሲብ-ተኮር ባህሪያት ለማህበራዊ እና ጾታዊ ምርጫ በቅድመ አያቶች አካባቢ አስፈላጊ ናቸው የሚለውን ንድፈ ሃሳብ ይፈታተነዋል" ሲል ክላርክ አክሏል። "ለወሲብ የተለመዱ ፊቶች ምርጫዎች የዘመናዊ አከባቢዎች አዲስ ክስተት ናቸው. ምናልባት በሰው ልጅ ታሪክ ውስጥ ወጥ የሆነ ክር ላይሆን ይችላል." እንደ አለመታደል ሆኖ ለወንዶች ወንዶች ፣ ከመጠን በላይ ወንድ መሆን የሚያስከትለው መጥፎ ውጤት በመሳብ ላይ አይቆምም። በቅርቡ ከኮሎምቢያ እና ስፔን በመጡ 62 የኮሌጅ ተማሪዎች ላይ የተደረገ ጥናት እንደሚያመለክተው ወንድ ወንዶች ከፍ ባለ ቴስቶስትሮን መጠን የተነሳ ደካማ የወንድ የዘር ህዋስ (sperm motility) ይደርስባቸዋል። ተመራማሪዎቹ “ይህ የሚያሳየው የወንዶች የፊት ምልክቶች ከባህል እና ከጾታ-ነጻ ስለ ወንድ የመራባት መረጃ ሊሰጡ እንደሚችሉ ነው” ሲሉ ተመራማሪዎቹ ጽፈዋል። በርዕስ ታዋቂ ለምንድን ነው ይህ የUNMH ዶክተር እርጉዝ ሴቶች በኮቪድ-19 ላይ እንዲከተቡ በአሳፕ ነፍሰ ጡር ቢሆንም በግንባር ቀደምትነት ይሠራ የነበረው የUNM ሆስፒታል ሐኪም ነፍሰ ጡር እናቶች በተቻለ ፍጥነት እንዲከተቡ እያበረታታ ነው። ሴቶች ለዛ ያጨሳሉ፡ ለወር አበባ ህመም ማሰሮ መጠቀም የማህፀን ህመምን ለማከም ካናቢስ መጠቀም የተለመደ ሀሳብ ነው ሲል አንድ ሀገር አቀፍ ጥናት አረጋግጧል ወንዶች፣ ሴቶች ቀድሞውንም የሚያውቁት ጤናማ ሚስጥር ይኸውና። በአሁኑ ጊዜ ሴቶች ከወንዶች የበለጠ ረጅም ዕድሜ የሚኖሩበት አንዱ ምክንያት፡ ሴቶች ብዙ ወንዶች የማያደርጉት ነገር አላቸው - የመጀመሪያ ደረጃ እንክብካቤ ሐኪም
በሥፍራው ነበርን ያሉ የአይን እማኞች ለጣቢችን ባልደረባ መሳይ ገ/መድህን እንዳሉት፣ ግድያው በሰዎቹ ላይ የተፈጸመው ራቅ ባለ የገጠር ቀበሌ አንድ ሰው መገደሉን የሚገልጽ ወሬ በገበያው ውስጥ ከተሠራጨ በኋላ ነው፡፡ በደቡብ ክልል የቡርጂ ልዩ ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ አቶ ማሬ አለማየሁ፣ በልዩ ወረዳው ጥቃት መፈጸሙን ለጣቢያችን ገልጸው፣ አሁን በአካባቢው ያለውን ችግር ለመቆጣጠር የፌደራል እና የክልል ልዩ ሀይል መሰማራቱን ነግረውናል፡፡ የደቡብ ክልል የፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር አቶ አለማየሁ ማሞ ለጣቢችን እንዳሉት፣ በአከባቢው ከፍተኛ የሆነ የስራ አጥነት ችግር በተደጋጋሚ ግጭቶች እንዲነሱ እና እንዲባባሱ ምክንያት ሆኗል፡፡ የክልሉም ሆነ የፌደራሉ መንግስት ለዚህ ትኩረት እንዲሰጥም ጠይቀዋል፡፡ በመሳይ ገ/መድህን ግንቦት 29 ቀን 2014 ዓ.ም Post navigation ወቅታዊውን የከፋ የፖለቲካ ሁኔታ እያቀጣጠሉ ያሉ ግጭቶችንና የፖለቲካ ልዩነቶችን በሰላማዊ መንገድ ለመፍታት ቁርጠኛ ነን ያሉ ፖለቲካ ፓርቲዎች ‘‘የተቃዋሚ ፓርቲዎች ምክር ቤት ” ማቋቋማቸውን አስታወቁ፡፡
መበል 29 ዓመታዊ ዋዕላ ሃገራት ዓረብ ኣብ ስዑዲ ዓረብ ከተማ ዳህራን ይካየድ ኣሎ:ኣብቲ ዋዕላ ዝሳተፉ ዘለው መራሕቲ ሃገራት ኣብቲ ዞባ ዘሎ ኹናት ምስ ኢራን፥ ኹናት ሓድ ሕድ የመን፥ ኹናት ሶርያ፥ ኣብ ሊብያ ዘሎ ወታሃደራዊን ፖለቲካዊ ክፍፍልን ኣፍልጦ ኣሜሪካ ንከተማ እየሩሳሌም ከም ዋና ከተማ እስራ ኤል ቀንዲ ዛዕባ’ቲ ዋዕላ እዮም። ነቲ ዋዕላ ዝመርሑ ንጉስ ስዑዲ ዓረብ ሳልማን ኣብ ጉዳይ ከተማ እየሩሳሌም ዘተኾረ ክኾኑ ከለው ኢራን ኣብ ጉዳይ ሃገራት ዓረብ ጣልቃ ትኣትው ኣላ ክብሉ’ውን ተዛሪቦም። ንሶም ወሲኾም ብኢራን ዝድገፍ ግብረ ሽበራዊ ጉጅለ’ዩ ዝበልዎም ዕጡቓት ሑቲ ንኹናት የመንን ናብ ስዑዲ ዝተተኮሱ 17 ሚሳይላት ተሓተቲ እዮም ድሕሪ ምባል ኣሜሪካ ነዚ ጉጅለ ክትኹንን ጸዊዖም። ሓላፊ ዓረብ ሊግ ኣሕመድ ኣቡል ፕረዚደንት ትራምፕ ንከተማ የሩሳሌም ኣፍልጦ ምሃቦም ንኩነታት ሶርያ ምንእኣሶምን ግጉይ ስጉምቲ’ዩ ኢሎም ።ንሶም ብተወሳኺ ንመንግስቲ ሶርያ ‘ውን ኮኒኖም። ፕረዚደንት ግብጺ ዓብደልአዚዝ ሲሲ ሃገራት ኣብ ጉዳይ ዓረብ ሃገራት ዘካየድኦ ጣልቃ ምእታው ደው ከብላ ዝጸውዑ ክኾኑ ከለው ፕረዚደንት ፍልስጤም መሓመድ አባስ ድማ ምብራቅ እየሩሳሌም ዋና ከተማ ፍልስጤም ኮይና ከምትቅጽል ገሊጾም። ኣብቲ ዋዕላ ዝሳተፉ ዘለው መራሕቲ ሃገራት ዓረብ ኣብ መንጎ ሃገራት ውሽመጥ ግብጺን ቐጠርን ዘሎ ውጥረት ከምዘየልዓሉ እንተኾነ ኣብ ዕጽው ማዕጾ ኣኼባ ግን ተላዒሉ ክኸውን ከምዝኽእል ሰብ ሞያ ይሕብሩ። ዊንታ ኪዳነ wkidane@voanews.com ጥለብ ዕለታዊ ፈነወ ድምጺ ኣመሪካ 29/11/2022 ፈነወ ድምጺ ኣመሪካ ቋንቋ ትግርኛ ሕዳር 29,2022 ፈነወ ድምጺ ኣመሪካ ቋንቋ ትግርኛ ሕዳር 29,2022 ኣብ ከተማ ኣዲስ ኣበባ ዝጀመረ ንምሕደራ ኣገልግሎት ኢንተርነት ዝምልከት ዋዕላ: ቤት ፍርዲ ኮሞሮስ ፕረዚደንት ነበር ሳምቢ ንዕድመ ምሉእ ማእሰርቲ ይፈርድ: መንግስቲ ሱዳን ንማሕበር ሞያተኛታት የደስክል መደብ ኤርትራዊያን ኣብ ኣመሪካን የጠቓልል
የኢትዮጵያ ሬዲዮና ቴሌቪዥን ስም ሲነሳ አቶ በረከት ስምዖን በግንባር ቀደም ይጠቀሳሉ። የአቶ በረከት ንብረት ሆኖ የመለስን አመራር በታማኝነት ሲያገለግል የኖረው ይህ ተቋም ቆርጦ በመቀጠል፣ የዜጎችን ሃሳብ በማዛባት፣ ወሬን ባለማመጣጠንና የሃሰት ፕሮፓጋንዳ በማስተላለፍ የሚታወቅ ነው። ስለሚጠየፉት የማይመለከቱት እንዳሉ አፍ አውጥተው የሚናገሩም አሉ። ለሙያው ቅርብ የሆኑ አስተያየት ሰጪዎች “ወገንተኛ እንኳን ቢኾን መሰረታዊ የሙያው ግዴታ ሳይጣስ ሊሆን ይገባል። አንድ መገናኛ ማመጣጠን ካልቻለ በራሱ ሙት ነው። እያደር ብቻውን ይቀራል” ሲሉ ኢቲቪን ይገልጹታል። እንደነሱ አባባል ኢቲቪ ከህዝብ ሳይሆን ከራሱ ጌቶችም ጋር ተነጥሎ የአንድ ወገን (ግለሰብ) ሎሌ የሆነ በድርጅት ቅርጽ የሚከላወስ ሱቅ በደረቴ አይነት ነው። ኢቲቪ ሃሳባቸውን፣ ንግግራቸውን፣ አቋማቸውን፣ ጥቆማቸውንና … [Read more...] about ኢህአዴግ ኢህአዴግን ማፈን ጀመረ! Filed Under: News Tagged With: abay, bereket simon, etv, Full Width Top, meles, Middle Column ከሳምንቱ አጫጭር ዜናዎች October 29, 2012 12:45 pm by Editor Leave a Comment አቶ ግርማ ለጠ/ሚኒስትር ሃይለማርያም ዘለፋ መልስ ሰጡ በተወካዮች ምክር ቤት ብቸኛው የተቃዋሚ ፓርቲ መድረክ ተወካይ አቶ ግርማ ሰይፉ አቶ ሃይለማርያም ደሳለኝ መድረክ የምርጫ ስነምግባር ኮዱን ላለመፈረሙ ያቀረቡትን ምክንያትና ዘለፋ አጣጣሉት። አቶ ግርማ ኦክቶበር 22 ቀን 2005 ዓ ም ከሪፖርተር ከጋዜጠኛ ዮሐንስ አምበርብር ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ እንዳስታወቁት “ከአይ ዲ ኤ በቀጥታ ተቀዳ የተባለው የምርጫ ስነ ምግባር ኮድ ሁለት ፓኬጆች የተካተቱበት አይደለም” ብለዋል። “ኢሕአዴግ ግን ነጥሎ ያመጣው አንዱን ነው፤ ቀሪ ሁለት ፓኬጆች አሉ፤ እነሱ ይጨመሩ ነው የምንለው፡፡ ምክንያቱም በጣም ጠቃሚ ስለሆኑ ጉዳዮች ነው የሚያስረዱት፡፡ ስለ ምርጫ አስተዳደር የመሳሰሉ፤ ነገር ግን አይፈልጉም፤ ምክንያቱም ምርጫ ቦርድ ወንድማቸውን ሊነካባቸው ነው፡፡ ምርጫ ቦርድ ጠንካራ አስተዳደር … [Read more...] about ከሳምንቱ አጫጭር ዜናዎች Filed Under: News Tagged With: azeb, belayneh, birtukan, etv, girma, gladney adoption center, meles, reeyot, roman, sheraton
የኢትዮጵያ መንግስት የትጥቅ ትግል ለሚያደርጉ ተቃዋሚዎች ሃገር ቤት ገብተው በሰላማዊ መንገድ እንዲታገሉ ያደረገውን ጥሪ ተከትሎ ፤ የአርበኞች ግንቦት 7 አመራር ኢትዮጵያ ውስጥ ያለው ሁኔታ ለሰላማዊ ትግል እንደሚመች እና እንደማይመች የራሱን ግምገማ በማድረግ ፤ ከመንግስት አካላትም ጋር ድርድር በማድረግ ወደ ሃገር ቤት ለመግባት መወሰኑ የሚታወስ ነው። በዚሁ መሰረት ዛሬ የድርጂቱ ሊቀመንበር ዶ/ር ብርሃኑ ነጋ እና ጸሃፊው አቶ አንዳርጋቸው ጽጌ አዲስ አበባ ገብተዋል። ቦሌ አውሮፕላን ማረፊያ ጣቢያ እንደደረሱም ከፍተኛ የመንግስት ባለስልጣናት አቀባበል አድርገውላቸውል። በአዲስ አበባ ስታዲየም በብዙ ሺዎች የሚቆጠሩ የድርጂቱ ደጋፊዎች በተገኙበት ደማቅ የእንኳን ደህና መጣችሁ አቀባበል ተደርጎላቸዋል። ዶ/ር ብርሃኑ ነጋ እና አቶ አንዳርጋቸው ጽጌም በስታዲየሙ ለተሰበሰቡት ደጋፊዎቻቸው ንግግር አድርገዋል፤ የፖለቲካ መሪዎቹን ለመቀበል ከተደረገው ዝግጂት ጋር በተያያዘ አዲስ አበባ ቀደም ሲል መንግስት በአዋጂ የከለከለው ባንዲራ በከፍተኛ ሁኔታ ተውለብልቧል። የአርበኞች ግንቦት 7 ወደ ኢትዮጵያ ገብቶ ሰላማዊ ትግል ለመታገል መወሰኑ ተዳክሞ የነበረውን የአንድነት ጎራ ያጠናክረዋል ሲሉ አስተያየታቸውን የሚሰጡ ኢትዮጵያውያን በርካታ ናቸው።
● የጭንቀት መታወክ በዓለም ዙሪያ በሚሊዮን የሚቆጠሩ ሰዎችን ይጎዳል።● ለጭንቀት መታወክ የሚሰጡ ሕክምናዎች መድኃኒቶችንና ሳይኮቴራፒን ይጨምራሉ።ምንም እንኳን ውጤታማ ቢሆንም፣ እነዚህ አማራጮች ሁልጊዜ ተደራሽ ወይም ለአንዳንዶች ተስማሚ ላይሆኑ ይችላሉ። የጤና እንክብካቤ በክረምት (2) በክረምት ወራት ለጤና እንክብካቤ የሚደረጉ ጥንቃቄዎች 1. ለጤና እንክብካቤ በጣም ጥሩ ጊዜ.ሙከራው ከ5-6 am የባዮሎጂካል ሰዓት ጫፍ መሆኑን ያረጋግጣል, እናም የሰውነት ሙቀት ይጨምራል.በዚህ ጊዜ ስትነሳ ለ... በክረምት ወቅት የጤና እንክብካቤ (1) የእኛ የጤና አጠባበቅ ዘዴዎች በተለያዩ ወቅቶች የተለያዩ ናቸው, ስለዚህ የጤና እንክብካቤ ዘዴዎችን በምንመርጥበት ወቅት ለወቅቶች ትኩረት መስጠት አለብን.ለምሳሌ በክረምት ወቅት ለአንዳንድ የጤና አጠባበቅ ዘዴዎች ትኩረት መስጠት አለብን. አልኮልን በመጠኑ ብቻ ይጠጡ አጠቃላይ እይታ አልኮል ካልጠጡ፣ ለመጀመር ምንም ምክንያት የለም።ለመጠጣት ከመረጡ፣ መጠነኛ (የተገደበ) መጠን ብቻ መኖሩ አስፈላጊ ነው።እና አንዳንድ ሰዎች እንደ እርጉዝ ሴቶች ወይም... መጠጣት የለባቸውም። የሀገር ውስጥ የሄሞዲያሊ ምርት መጠን... ሄሞዳያሊስስ በብልት ውስጥ ያለ ደም የማጥራት ቴክኖሎጂ ሲሆን ይህም የመጨረሻው ደረጃ የኩላሊት በሽታ ሕክምና ዘዴዎች አንዱ ነው.በሰውነት ውስጥ ያለውን ደም ወደ ውጭው የሰውነት ክፍል በማፍሰስ እና ተጨማሪውን በማለፍ...
ይህ የወል ቤት ግጥም፣ ከ80 ዓመት በፊት በፋሺስት ኢጣሊያ ጭፍራ ማርሻል ሮዶልፎ ግራዚያኒ አማካይነት፣ በአዲስ አበባ ከተማ ከየካቲት 12 ቀን 1929 ዓ.ም. አንስቶ ለሦስት ቀናት በዘለቀው ጭፍጨፋ፣ ሰማዕት ለሆኑት 30 ሺሕ ኢትዮጵያውያን በቆመው ሐውልት ግርጌ የሰፈረ ነው፡፡ የሰማዕታቱ አፅሞች ማረፊያ ሐውልት በመንበረ ጸባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ሰሜናዊ አቅጣጫ ላይ የታነፀው በቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ አማካይነት በ1934 ዓ.ም. ነበር፡፡ (ሔኖክ መደብር) *** የካቲት 12 ቀን እና ‹‹ጥቁር ሸሚዝ›› የኢጣሊያ ፋሺዝም ጽልመታዊ ገጽታ ቁልጭ ብሎ የወጣው በየካቲት 12 ቀን 1929 ዓ.ም. ነው፡፡ አብርሃ ደቦጭና ሞገስ አስገዶም የተባሉ ሁለት ወጣቶች በግራዚያኒ ላይ ቦምብ ጥለው ካቆሰሉት በኋላ አዲስ አበባ ላይ መዓት ወረደባት፡፡ ‹‹ጥቁር ሸሚዝ›› እየተባሉ የሚታወቁት የፋሽስት ደቀመዛሙርት መንግሥት አይዟችሁ እያላቸው አዲስ አበባን ቄራ አደረጓት፡፡ የሰው ልጅ ጭንቅላት እንደ ዶሮ እየተቀነጠሰ ወደቀ፡፡ ቤቶች ከነነዋሪዎቻቸው ጋዩ፡፡ እርጉዝ ሴቶች በሳንጃ ተወጉ፡፡ የጭፍጨፋው ተቀዳሚ ዒላማ የተማሩ ኢትዮጵያውያን ነበሩ፡፡ በተለይም የጥቁር አንበሳ አባላት ከራስ እምሩ ጋር እጃቸውን ከሰጡ በኋላ በከተማይቱ ይገኙ ስለነበር በወረንጦ እየተለቀሙ ተረሸኑ፡፡ ይህ የምሁራን ጭፍጭፋ አንድ ትውልድ እንዳለ ያጠፉ በመሆኑም ባገሪቱ የፖለቲካና ምሁራዊ ታሪክ ላይ የማይሽር ቁስል ጥሎ አለፈ፡፡ ባሕሩ ዘውዴ ‹‹የኢትዮጵያ ታሪክ ከ1848 እስከ 1966›› (1989) * * * * * * * ድመት እና ጺሟ ድመቶች አብዛኛውን ጊዜ በጨለማ ንቁ ናቸው። ከጨለመ በኋላ በአቅራቢያቸው ያሉ ነገሮችን ለይተው ለማወቅና አድነው የሚበሉትን እንስሳ ለመያዝ የሚረዷቸው ጺሞቻቸው እንደሆኑ ከሁኔታው መረዳት ይቻላል። የድመት ጺሞች የሚበቅሉት ብዙ የነርቭ ጫፎች ባሏቸው ሕብረ ሕዋሳት ላይ ነው። እነዚህ ነርቮች በአየሩ ላይ የሚፈጠረው በጣም ትንሽ እንቅስቃሴ እንኳ ይሰማቸዋል። በዚህም የተነሳ ድመቶች በአቅራቢያቸው ያሉ ነገሮችን ባያዩአቸውም እንኳ መኖራቸውን ማወቅ ይችላሉ፤ ይህ ደግሞ በጨለማ እንደሚጠቅማቸው ግልጽ ነው። የድመት ጺሞች ትንሹም እንቅስቃሴ ቶሎ የሚሰማቸው መሆኑ አንድ ነገር ወይም አድነው የሚበሉት አንድ እንስሳ ያለበትን ቦታና የሚያደርገውን እንቅስቃሴ ለይተው እንዲያውቁ ያስችላቸዋል። በተጨማሪም ድመቶች በአንድ ክፍተት በኩል ለማለፍ ሲሞክሩ ጺሞቻቸው የክፍተቱን ስፋት ለመለካት ይረዷቸዋል። ኢንሳይክሎፒዲያ ብሪታኒካ እንደገለጸው ከሆነ፣ የድመት ጺም ያለውን ጥቅም በተመለከተ ማወቅ የተቻለው ከፊሉን ብቻ ነው፡፡ ይሁን እንጂ ድመቱ ጺሙ ከተቆረጠበት ለጊዜውም ቢሆን እክል እንደሚገጥመው ታውቋል። የሳይንስ ሊቃውንት፣ የድመት ጺሞችን ንድፍ በመኮረጅ በእንቅፋቶች መሃል እየተሹለከለኩ ለመሄድ የሚያስችሉ ጠቋሚ መሣሪያዎች ያሏቸው ሮቦቶች ለመሥራት ጥረት እያደረጉ ነው። ኢዊስከርስ ተብለው የተጠሩት እነዚህ ጠቋሚ መሣሪያዎች ‹‹ለተራቀቀ የሮቦት ቴክኖሎጂ፣ የተለያዩ መሣሪያዎችን ለአጠቃቀም ምቹ ለማድረግ እንዲሁም በባዮሎጂ መስክ የተለያየ አገልግሎት›› እንደሚኖራቸው በካሊፎርኒያ የሚገኘው የበርክሊ ዩኒቨርሲቲ የሳይንስ ሊቅ የሆኑት አሊ ጃቪ ተናግረዋል። (ጄ ደብሊው ዶት ኦርግ) ********** አንድ ሳያሳጣ ታሪኩ ወደ ፓሪስ ይወስደናል፡፡ ካመታት በፊት በአንድ ቤተ ኦፔራ ውስጥ የተከሰተ ነው፡፡ አንድ ዝነኛ ዘፋኝ የሙዚቃ ኮንሰርት ሊያቀርብ ተጋብዞ አድናቂዎቹ ትኬታቸውን ገዝተው የኮንሰርቱን ቀን ይጠባበቃሉ፡፡ በኮንሰርቱ ምሽት አዳራሹ እስከገደፉ በሰው ተጨናነቀ፡፡ የኮንሰርት አቅራቢው ሰው ተጠበቀ፡፡ ፕሮግራሙን ያዘጋጀው ሰው በድንገት ወደ መድረኩ ብቅ አለና፣ ‹‹ክቡራትና ክቡራን ታዳሚዎቻችን ስለ ጋለው ትብብራችሁ እጅግ አድርጌ አመሰግናለሁ፡፡ አንድ አሳዛኝ ዜና ደርሶኛል፡፡ ጊዜአችሁን ሰውነታችሁ በዚህ ምሽት በናፍቆት የጠበቃችሁት ዝነኛው እገሌ በድንገት ታሞ ስለቀረ ኮንሰርቱን ልናቀርብ አልቻልንም፤ ይሁን እንጂ በእርሱ ምትክ ከጋበዝነው ሌላ ሰው ጋር ባልተናነሰ መልኩ ጥሩ የመዝናናት ጊዜ እንደምታሳልፉ ተስፋ እናደርጋለን›› አለ፡፡ ታዳሚው አጉረመረመ፡፡ የተተኪውን ሰው ማንነት እንኳ ለመስማት ትዕግስት አልነበረውም፡፡ የአዳራሹ ድባብ ከጋለ ድምቀት ወዲያው ጨፈገገ፡፡ የተተካው ሰው ዝግጅቱን አቀረበ፡፡ እንደ ጨረሰ፣ አዳራሹ በፀጥታ ተዋጠ፤ ከአንድም ታዳሚ ጭብጨባ አልተቸረውም፡፡ ይህን ጊዜ በድንገት ካዳራሹ ሠገነት ላይ አንድ ትንሽ ልጅ ብድግ ብሎ ‹‹ባቢ፣ አደንቅሃለሁ! ለእኔ ድንቅ ነህ! የሚል የአድናቆት ጩኸት አሰማ፡፡ አዳራሹ እንደገና ነቃ፤ ከዳር እስከ ዳር ታላቅ ጭብጨባ አስተጋባ፡፡
ጉዳያችን - GUDAYACHN: በኢትዮጵያውያን የጋራ መድረክ በኖርዌይ አስተባባሪነት የተጠራው ስብሰባ በስቶኮልም የኢትዮጵያ ኤምባሲ የፖለቲካ፣ኢኮኖሚ እና ዲያስፖራ ጉዳዮች ኃላፊ እና ኢትዮጵያውያን ከፍተኛ ባለሙያዎች በተገኙበት በኦስሎ ተካሄደ። ጉዳያችን - በጉዳያችን ሚድያ፣ኮምኒኬሽን እና ምክር አገልግሎት የሚዘጋጅ ሲሆን ከ2003 ዓም ጀምሮ በድረ-ገፅ ላይ የነበረ በአሁኑ ጊዜ ከአንድ ሚልዮን በላይ ጎብኚዎች ያሉት ገፅ ነው። Gudayachn is prepared by Gudayachn Multimedia, Communication and Consultant Organization. It has been online since 2011. Currently, Gudayachn is being visited by over One-million readers from all over the world. ወደ የሚፈልጉት ቋንቋ ይቀይሩ Translate to different Languages Monday, June 8, 2020 በኢትዮጵያውያን የጋራ መድረክ በኖርዌይ አስተባባሪነት የተጠራው ስብሰባ በስቶኮልም የኢትዮጵያ ኤምባሲ የፖለቲካ፣ኢኮኖሚ እና ዲያስፖራ ጉዳዮች ኃላፊ እና ኢትዮጵያውያን ከፍተኛ ባለሙያዎች በተገኙበት በኦስሎ ተካሄደ። በእዚህ ጽሁፍ ውስጥ የሚከተሉትን ያገኛሉ >> ''የዓባይ ግድብ የሚመጣው ትውልድን ዕጣ የሚወስን የአሁኑ ትውልድ የሚከፍለው ዕዳ ነው'' ዶ/ር ሙሉጌታ በረደድ ሃይድሮሎጅስት ኢንጅነር >> ''ከኢትዮጵያ 12 ዋና ዋና ወንዞች ውስጥ 10ሩ ከኢትዮጵያ ውጪ የሚሄዱ ናቸው።ከኢትዮጵያ ስፋት 1ሚልዮን 1መቶ ሺህ ስኩኤር ኪሎሜትር ስፋት ውስጥ ውኃማ አካሏ 0.7% ነው።'' ዶ/ር አሸናፊ ሰይፉ >> ''በኮቪድ 19 የተያዙ ሰዎች ላይ በቅርብ እየታየ ያለው የማሽተት እና የመቅመስ ስሜታቸው የቀነሰበት ሁኔታ ታይቷል'' ዶ/ር አንተነህ መኩሪያ ። >> ''በአባይ ተፋሰስ ዙርያ የተፈረመው ውል ስድስት አገሮች ፈርመዋል፣አራቱ በፓርላማ አፅድቀዋል፣በፓርላማ ያፀደቁት ስድስት ሲሆኑ አስገዳጅ ሕግ ሆኖ ይወጣል'' አቶ ተስፋዬ ይታይህ በስቶኮልም የኢትዮጵያ ኤምባሲ የፖለቲካ፣ኤኮኖሚ እና ዲያስፖራ ጉዳዮች ካውንስል ሚኒስትር። +++++++++++++++++++++++++++++ የስብሰባው መግቢያ መሰረቱን በኖርዌይ ያደረገው የኢትዮጵያውያን የጋራ መድረክ ባሳለፍነው ሳምንት መጨረሻ ግንቦት 30/2012 ዓም (ጁን 7/2020 ዓም) በ''ጎቱሚቲንግ'' የመገናኛ መረብ አማካይነት ስብሰባ አካሂዶ ነበር።የስብሰባው ሁለት አጀንዳዎች ማለትም በዓባይ ግድብ ጅኦ-ፖለቲካ ጉዳይ እና የዲያስፖራው ሚና እና የኮቪድ-19 ወረርሽኝ በጤና፣በማኅበራዊ እና በምጣኔ ሃብት ባመጣው በሚያመጣው ችግር ዙርያ ላይ ያተኮሩ ነበሩ። በስብሰባው መጀመርያ ላይ የኢትዮጵያውያን የጋር መድረክ፣ በኖርዌይ መንግስት በሕጋዊ መልክ የተመዘገበ የየትኛውንም የፖለቲካ ድርጅት ሃሳብ የማያንፀባርቅ ነገር ግን በሲቪክ ድርጅትነት እየሰራ እንደሚገኝ የተገለጠ ሲሆን፣ ባለፉት አራት ዓመታት ውስጥ ብቻ የጋራ መድረኩ ባዘጋጃቸው የውይይት መርሃግብሮች ዙርያ በአስተባባሪዎቹ በአቶ ጌታቸው እና አቶ ወርቁ ቀርበዋል።በእዚህም መሰረት መድረኩ ላለፉት አራት ዓመታት ብቻ በብሔር ፖለቲካ እና በኢትዮጵያዊነት ዙርያ፣ በሶሻል ካፒታል በተመለከተ፣በኢትዮጵያ የተነሳው ሕዝባዊ አመፅ ዙርያ፣በለውጡ አንደምታ ዙርያ፣የምርጫ ሴናርዮ ዙርያ፣በኖበል ሽልማት ስነስርዓት ሂደት ላይ በኖርዌይ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ሚና፣በስብስባ አዳራሾች ያካሄደ ሲሆን ከእዚህ በተጨማሪ የጠረንጴዛ ዙርያ ውይይት በተለያየ የፖለቲካ አመለካከቶች ዙርያ ማድረጉ ተብራርቷል። የጋራ መድረኩ እነኝህን ውይቶች ሲያዘጋጅ ሁሉንም በነፃ የተከናወኑ እና አዳራሾችንም ባብዛኛው በነፃ እያፈላለገ መስራቱ እና ላለፉት አራት ዓመታት ለተወሰኑ የአዳራሽ ክራይ ብቻ የነበሩበት ወጪዎች ከስምንት መቶ ክሮነር ያልበለጠ መሆኑም ተወስቷል። ''የዓባይ ግድብ የሚመጣው ትውልድን ዕጣ የሚወስን የአሁኑ ትውልድ የሚከፍለው ዕዳ ነው'' ዶ/ር ሙሉጌታ በረደድ ሃይድሮሎጅስት ኢንጅነር የዓባይን ግድብ በተመለከተ መግቢያ መንደርደርያውን ዶ/ር ሙሉጌታ በረደድ ያቀረቡ ሲሆን።ዶ/ር ሙሉጌታ ማስተርሳቸውን በዓባይ ጉዳይ ላይ ያጠኑ፣ዶክትረታቸውን ደግሞ በሃይድሮሎጂ ኢንጂነሪንግ አጠናቀው በአሁኑ ጊዜ በኖርዌይ በሚገኘው መልቲ ኮንሰልት ድርጅት ውስጥ በከፍተኛ ኃላፊነት እየሰሩ እንደሚገኙ በስብሰባው መግቢያ ላይ ተገልጧል።እርሳቸውም በመግቢያ ማብራሪያቸው ላይ በዓባይ ዙርያ ቀደም ብለው የተደረጉ ስምምነቶች ትውልድ የሚገድቡ ስምምነቶች ነበሩ ካሉ በኃላ አሁን ግድቡ ያለበት ደረጃ አበረታች መሆኑን ገልጠው ግድቡ የሚመጣው ትውልድን ዕጣ የሚወስን የአሁኑ ትውልድ የሚከፍለው ዕዳ መሆኑ መታወቅ አለበት ብለዋል። ዶ/ር ሙሉጌታ ግብፆችን አስመልክተው ሲያብራሩ ባብዛኛው ራሳቸውን እንደተጠቂ አድርገው ማቅረብ ለምደዋል ካሉ በኃላ ጊዜው ቀድሞ ማጮህ ቀድሞ ያሰማል በሚል በዲያስፖራቸው 'ዊንግ' አማካይነት እየተጠቀሙ እንደሚገኙ አብራርተዋል።በመጨረሻም በመግቢያ ነጥቦቻቸው ላይ ዶ/ር ሙሉጌታ ኢትዮጵያውያን በዓባይ ግድብ ጉዳይ ብዙ ማለት አለብን፣እውነትኛውን ነገር ለቀሪው ዓለም ማሳወቅ ተገቢ መሆኑን አበክረው ተናግረዋል። ''ከኢትዮጵያ 12 ዋና ዋና ወንዞች ውስጥ 10ሩ ከኢትዮጵያ ውጪ የሚሄዱ ናቸው።ከኢትዮጵያ ስፋት 1ሚልዮን 1መቶ ሺህ ስኩኤር ኪሎሜትር ስፋት ውስጥ ውኃማ አካሏ 0.7% ነው።'' ዶ/ር አሸናፊ ሰይፉ በመቀጠል በውይይት መድረኩ ላይ በሰፊው ያቀረቡት ዶ/ር አሸናፊ ሰይፉ ሲሆኑ እርሳቸውም በሃይድሮሎጅስትና ኢንቫይሮመንት የፔኤች ዲ ዲግሪ ያላቸው ሲሆን በአሁኑ ጊዜ ከውሃ ጋር በተያያዙ ፕሮጀክቶች ላይ እና በተለያዩ ዩንቨርስቲዎች እያስተማሩ ይገኛሉ።ዶ/ር አሸናፊ የጀመሩት ኢትዮጵያ ከስፋቷ 1ሚልዮን 1መቶሺህ ስኩአር ኪሎ ሜትር ውስጥ 0.7% የሚሆነው ብቻ ውሃማ ሲሆን በእዚህ ብቻ ነው የውሃ ማማ የምንባለው።በእዚህ አንፃር ኖርዌይን ስንመለከት 5% መሆኑን ገልጠዋል።የኢትዮጵያ ቶፖግራፊ ከዝቅተኛ ቦታ እስከ ከፍተኛ ቦታ ድረስ በመሆኑ ለውሃ አጠቃቀም አመቺ መሆኑን ገልጠው ብዙ ውሃዋ በምድረ ገፅ ላይ ከዝናብ መጥቶ የሚያልፍ ስለሆነ መገደብ የግድ አስፈላጊ ነው ብለዋል።በመቀጠልም ኢትዮጵያ ካሏት 12 ዋና ዋና ወንዞች ውስጥ 10ሩ ከኢትዮጵያ መንጭተው ወደ ሌላ አገር የሚሄዱ መሆናቸውን ማወቅ አለብን ብለዋል።ዶ/ር አሸናፊ የኢትዮጵያን ሁኔታ ሲያብራሩ በአሁኑ ጊዜ 11% ብቻ የኢትዮጵያ ሕዝብ ብቻ ዘመናዊ የውሃ ማውረጃ ያለው ሽንትቤት ተጠቃሚ ነው።የኢትዮጵያ የሃይድሮ ፓወር አስተዋፅኦ ከአጠቃላይ የኃይል ጥያቄ ውስጥ 11% ብቻ ነው የቀረው ኃይል አሁንም የሚገኘው ከደን ወዘተ የሚገኝ መሆኑን ገልጠዋል። ዶ/ር አሸናፊ የኢትዮጵያ ወንዞች ውስጥ ሶስቱ ማለትም አባይ፣ተከዜና ባሮ ብቻ 70% የወንዝ ውሃ ይሸፍናሉ ያሉ ሲሆን።የኢትዮጵያ 1/3ኛ የቆዳ ሽፋን የሚሸፈነው ደግሞ በእነኝህ ወንዞች ተፋሰስ ስር መሆኑን አብራርተዋል።በመቀጠል የዓባይ ግድብን በተመለከተ ማብራርያ ሲሰጡ ግድቡ 175 ሜትር ከፍታ፣1874 ስኩኤር ሜትር ስፋት ያለው ሲሆን በ13 ተርባይነር 5150 ሜጋዋት በሰከንድ ማመንጨት ይችላል ብለዋል።በመቀጠል ዶ/ር አሸናፊ የገቡት ከግድቡ ጋር በተያያዘ የነበሩ ውሎች ላይ ነው። በዓባይ ዙርያ ከተደረጉት ውሎች ውስጥ የ1891 ዓም በእንግሊዝ እና ጣልያን መሃል ተከዜ ወንዝ ላይ ያደረጉት ስምምነት ጣልያን ምንም ልማት እንዳትሰራ የሚያግድ ነበር።በ1906 ዓም በእንግሊዝ እና በቤልጅየም መሃል የተደረገው ደግሞ በኮንጎ ወንዝ ላይ ምንም ሥራ እንዳይሰራ የሚያግድ ነበር።ይህ ከእኛ የራቀ ቢሆንም የኮሎኒያል ውሎች የሚያሳይ ነው።ሌላው በ1959 ዓም በሱዳንና ግብፅ መሃል የተደረገው ኢትዮጵያን ያገለለ ውል ነው።ግብፅ አሁን ድረስ የምትጠቅሰው ይህንን ውል መሆኑን ያወሱትዶ/ር አሸናፊ፣በወቅቱ በንጉሡ ዘመን ኢትዮጵያ ይህንን ውል በኦፊሴል ተቃውማለች ብለዋል።ሌላው የኢንተቤ ውል የሚባለው በ2010 ዓም የተደረገው ሲሆን ለኢትዮጵያ የሚጠቅም ውል የሚባለው ዋናው ውል ግን በመጋቢት 2015 ዓም ላይ የኢትዮጵያ፣ግብፅ እና ሱዳን ግድቡን በጋራ እናለማለን የሚለው ውል ነው። ይህ ውል ለኢትዮጵያ ትልቅ በር የከፈተ ነው። በቅርቡ ግብፆች ለማምለጥ የሚሞክሩት ከእዚህ ከ2015ቱ ውል ነው በማለት አብራርተዋል። ወደፊት መደረግ ባለበት ጉዳይ ላይ አስመልክተው ዶ/ር አሸናፊ ሲያብራሩ ኢትዮጵያ በዋናነት ግድቡን መጨረስ እና የመደራደር አቅሟን ማሳደግ ወሳኙ ጉዳይ ነው ብለዋል። በመቀጠልም እስካሁን ያጣነው የራሳችንን ሀብት በጋራ የመጠቀም መብት ነው ያጣነው።ግድቡ ኢትዮጵያን ከእርሻ መር ኢኮኖሚ ወደ ማኑፋክቸሪንግ ኢኮኖሚ የሚያሻግር እና የውጭ ምንዛሪ ለማፍራት ወሳኝ ነው ብለዋል።ግብፅ ከፍተኛ የከርሰ ምድር ውሃ ያላት ሀገር መሆኗን ያብራሩት ዶ/ር አሸናፊ እኛ የመሬት ላይ ውሃችንን መጠበቅ የግድ መሆኑን ገልጠዋል።በመጨረሻም ዶ/ር አሸናፊ የዓባይ ግድብ ዙርያ በመላው ዓለም የሚገኙ ኢትዮጵያውያን ምሑራን መንግስትን የሚያማክሩበት እና ስለ ግድቡ እውነተኛውን ገፅታ ለዓለም የሚያሳዩበት የሙያተኞች ስብስብ መኖሩን ገልጠው ድረ ገፁም http://www.eipsa1.com/cms/ መሆኑን ለተሰብሳቢዎቹ አስረድተዋል።ዶ/ር አሸናፊም የእዚሁ የባለሙያዎች አካል መሆናቸውን ገልጠው የዕለቱን ገለጣ አጠናቀዋል። በመቀጠል በተሰጡት አስተያየቶች በኖርዌይ ከፍተኛ የውሃ ባለሙያ ኢትዮጵያውያን መኖራቸው ተጠቅሶ እነኝህ ሃይድሮሎጅስቶች በኖርዌይ ብቻ ሳይሆን በስካንድንቭያን አገሮች ደረጃም መደራጀት እና የድፕሎማሲውን ሥራ ቢሰሩ ብዙ ውጤት ማግኘት እንደሚቻል ተገልጧል። ''በኮቪድ 19 የተያዙ ሰዎች ላይ በቅርብ እየታየ ያለው የማሽተት እና የመቅመስ ስሜታቸው የቀነሰበት ሁኔታ ነው ።'' ዶ/ር አንተነህ መኩሪያ ከዓባይ ጉዳይ በመቀጠል በኢትዮጵያውያን የጋራ መድረክ ስብሰባ ላይ የቀረበው የኮቪድ 19 ወረርሽኝ በጤና፣በማኅበራዊ እና በኢኮኖሚ ላይ የሚያደርሰው ጉዳት ዙርያ ነበር።በዚህ ዙርያ ያቀረቡት ዶ/ር አንተነህ መኩርያ ነበሩ። ዶ/ር አንተነህ መኩርያ አገራቸውን በጀት አብራሪነት በኢትዮጵያ አየር ኃይል ውስጥ ያገለገሉ፣ ከዝነኛው የሕክምና ዩንቨርስቲ ፓዝናን የሕክምና ዩንቨርስቲ የሜዲካል ዶክትሬታቸውን ያገኙ እና በአሁኑ ጊዜ በኖርዌይ የተለያዩ ሆስፒታሎች በሕክምና ሙያ እያገለገሉ የሚገኙ ከፍተኛ ባለሙያ ናቸው። ዶ/ር አንተነህ የኮቪድ 19 ወረርሽኝ በተመለከተ የህመሙ ስሜት ከ2 እስከ 7 ቀኖች እንደሚታይ ገልጠው በቅርቡ የታዩ ውጤቶች ደግሞ በአንዳንዶች ላይ የማሽተት እና የመቅመስ ስሜታቸውን፣ የመቀነስ አልፎ አልፎም የማቅለሽለሽ ስሜት የታየባቸው መኖራቸውን ጠቁመዋል።በመቀጠልም እስከ ስብሰባው የተደረገበት ቀን ድረስ በኖርዌይ 8542 ሰዎች፣ በስዊድን ደግሞ 44 ሺህ ሰዎች መያዛቸውን ገልጠው፣በሁለቱ አገሮች መሃል ያለው ልዩነት የመጣው የፖሊሲ ልዩነት መሆኑን እና ኖርዌይ ቀድማ ጥንቃቄ ስታደርግ ስዊድን ደግሞ መዘግየቷ ያስከተለው መሆኑን አብራርተዋል።በኢትዮጵያ ያለው ሁኔታ ስንመለከት በ10% በፍጥነት የማደግ ሁኔታ እየታየበት መሆኑን የገለጡት ዶ/ር አንተነህ በኖርዌይ ለምሳሌ የማኅበራዊ ትስስሩ በጠነከረበት ማኅበረሰብ ውስጥ እስከ 7 ቤተሰብ የተያዘበት ታሪክ መኖሩን ገልጠዋል። ዶ/ር አንተነህ በኢትዮጵያውያን ዘንድ ያለውን ሁኔታ ሲያብራሩም በኢትዮጵያ በሽታው ለፍቶ አዳሪውን፣ቱሪዝምን እና የአየር አገልግሎቱን በሌላው ዓለም እንደታየው ሁሉ መጉዳቱን ገልጠው፣በዋናነት መመርያዎችን ማክበር አስፈላጊ መሆኑን አስምረውበታል።በመቀጠልም ስነልቦናዊ ተፅኖው ለሌሎች በሽታዎች ስለሚዳርግ ከፍተኛ ጥንቃቄ እንደሚያስፈልግ ተናግረዋል። በሌላ በኩል የኮሮና ወረርሽኝ ከጤና ባሻገር በኢኮኖሚ ላይ እያደረሰ ያለው ጉዳት የምናየው ሲሆን ሌላው አስቸጋሪ የሚያደርገው ከኮሮና በኃላ የሚመጣው አስቸጋሪ ጊዜ መሆኑን አብራርተዋል።ይሄውም በዓለም ዓቀፍ ጥናቶች የሚያሳዩት ኮሮና ቢጠፋም ከ12 እስከ 18 ወሮች የሚፈጅ ትግል ዓለምን ከኮሮና በፊት ወደነበረችበት ቦታ ለመመለስ እንደሚጠይቅ ገልጠዋል። በመፍትሄነት ዶ/ር አንተነህ ያስቀመጧቸው ነጥቦች ውስጥ የቤተሰብ በግልጥ መወያየት፣ሕፃናትን ማስተማር፣ቤተሰባዊ ትስስር በመጠበቅ ፈጠራን ማዳበር የሚጠቀሱ ሲሆኑ በተጨማሪ በውጭ የሚኖረው ኢትዮጵያዊ ርቀት ከመጠበቅ ጋራ በኢትየጵያ ኤምባሲ የተመሰረተው የኮቪድ 19 ወረርሽኝ የተመለከተውን ግብረ ኃይል ማገዝ፣አስፈላጊ የህክምና ቁሳቁሶችን አሰባስቦ ወደ አገር ቤት መላክ፣ማኅበራዊ ግዴታን መወጣት፣አዳዲስ ሃሳቦችን ማመንጨት እና በቅርቡ የተመሰረተው የኢትዮ ኖርዲክ ኢትዮጵያውያን የሕክምና ባለሙያዎች ማኅበር ማጠናከር እና የምታውቁትን ኢትዮጵያዊ የህክምና ባለሙያ ወደ እዚህ ማኅበር ማምጣት ጠቃሚ ነው ብለዋል።ከወረርሽኙ ጋር በተያያዘ የሕዝቡን ስነ ልቦና ለመጠበቅ የማማከር ሥራ አስፈላጊ መሆኑን በማስመር ዶ/ር አንተነህ የዕለቱን ማብራርያ አጠናቀዋል። በመቀጠል ከተሳታፊዎች ከወረርሽኙ ጋር በተያያዘ የነጭ ሽንኩርት፣ዝንጅብል ጥቅም፣በኖርዌይ የውጭ ዜጎች በብዛት ተጠቅተዋል ስለተባለው እና በሽታው በሰገራ ይተላለፋል ወይ? የሚሉ ጥያቄዎች ተነስተው ዶ/ር አንተነህ ነጭ ሽንኩርት እና ዝንጅብል የመሳሰሉትን በተመለከተ ያድናሉ የሚል ጥናት የለም።ሆኖም ከመያዝ በፊት ግን እንደማንኛውም ሚንራል እና ንጥረ ነገር እንዳለው ምግብ የመከላከል አቅምን በያዙት ንጥረ ነገር ሊያሳድጉ ይችላሉ በአዳኝነታቸው ግን የተረጋገጠ ጥናት የለም ብለዋል።በመቀጠልም በአንዳንድ የአፍሪካ አገሮች አልኮል እንደሚያድን ይናገራሉ ይህ ግን ስህተት ነው ብለዋል ዶ/ር አንተነህ።በሌላ በኩል ሰገራ በተመለከተ በመጀመርያ ቫይረሱ ውጪ ብዙ የመቆየት ዕድል ስለሌለው ከእዚህ አንፃር ማየቱ ተገቢ ሲሆን በእዚህ ዙርያም በቂ ጥናት አለመደረጉን ገልጠዋል። በመጨረሻም ዶ/ር አንተነህ ያሰመሩበት ጉዳይ በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ላይ በተደረገ ጥናት በዋናነት የቫይታሚን ዲ እጥረት ታይቷል። ስለሆነም ቫይታሚን ዲ አንዱ እና አስፈላጊ መሆኑን ማወቅ ይገባናል ብለዋል። ''በአባይ ተፋሰስ ዙርያ የተፈረመው ውል ስድስት አገሮች ፈርመዋል፣አራቱ በፓርላማ አፅድቀዋል፣በፓርላማ ያፀደቁት ስድስት ሲሆኑ አስገዳጅ ሕግ ሆኖ ይወጣል'' አቶ ተስፋዬ ይታይህ በስቶኮልም የኢትዮጵያ ኤምባሲ የፖለቲካ፣ኤኮኖሚ እና ዲያስፖራ ጉዳዮች ካውንስል ሚኒስትር በመጨረሻ በቀረቡት ጉዳዮች ዙርያ እና በኢትየጵያ መንግስት ፖሊሲ በኩል ያሉት ሁኔታዎች ላይ ማብራርያ የሰጡት አቶ ተስፋዬ ይታይህ በስቶኮልም የኢትዮጵያ ኤምባሲ የፖለቲካ፣ኤኮኖሚ እና ዲያስፖራ ጉዳዮች ካውንስል ሚኒስትር ነበሩ።አቶ ተስፋዬ በቅድሚያ የኢትዮጵያውያን የጋራ መድረክ በኖርዌይ ይህንን ዝግጅት በማዘጋጀቱ አመስግነው በውይይቱ ላይ የተሳተፉ እና ጥናታዊ ዝግጅታቸውን ያቀረቡትን ምሁራንን አመስግነዋል።በመቀጠልም የዓባይ ግድብ በተመለከተ እንግሊዝ ሱዳን እና ግብፅ በቅኝ ግዛት ዘመን ውል እንዲገቡ ያደረገችው በዋናነት በማንቸስተር የነበረው የጨርቃጨርቅ ፋብሪካዎቹ በዓባይ ላይ ከሚመረተው ጥጥ ተጠቃሚነታቸው እንዳይጎድ መሆኑን ገልጠዋል።ከእዚህ በመቀጠል የአባይ ተፋሰስ አገሮች ውስጥ ስድስቱ የፈረሙት ውል በአራቱ አገሮች ፓርላማዎች የፀደቀ ሲሆን በቀሩት ሁለቱ አገሮች ፓርላማ ሲፀድቅ አስገዳጅ ሕግ ሆኖ እንደሚወጣ ገልጠዋል። ቀደም ብሎ በዶ/ር አሸናፊ የቀረበው የመጋቢት 2015 ዓም ውል አስር አንቀፆች ያሉት ሲሆን ውሉ በዋናነት የተፋሰሱ አገሮች የጋራ ተጠቃምነትን የሚያጎላ መሆኑን አቶ ተስፋዬ አብራርተዋል። የግብፅ መንግስት ባለፈው የተባበሩት መንግሥታት ስብሰባ ላይ አልሲሲ (የግብፅ ፕሬዝዳንት) የአሜሪካውን ፕሬዝዳንት ትራምፕን አደራድረን ማለታቸውን ያስታወሱት አቶ ተስፋዬ።ድርድሩ በአግባቡ ባለመሄዱ ኢትዮጵያ እንዳልተስማማችበት ያያችሁት ጉዳይ ነው ያሉት አቶ ተስፋዬ በቅርቡ ደግሞ ግብፅ ወደድርድር እንመጣለን ማለታቸውን ሰምተናል ብለዋል።ሱዳንን አስመልክቶ አቶ ተስፋዬ ሲያብራሩ፣ ሱዳን በቅርቡ ወደ ፀጥታው ምክር ቤት የላከችው ደብዳቤ ላይ የኢትዮጵያን የመልማት መብት ሳይነካ የግድቡ ደህንነት ጉዳይ የተመለከተ ሃሳብ የያዘ ነው።ኢትዮጵያ ግን በሐምሌ ወር የግድቡን የተወሰነ ክፍል ትሞላለች ቀሪውን ደግሞ በሚቀጥለው ዓመት ይሞላል ያሉት አቶ ተስፋዬ ግብፅ ጉዳዩን ወደ ውስብስብ ዲፕሎማሲ ለመውሰድ ትሞክራለች፣ዘመቻው ደግሞ በራሳቸው ፐብሊክ ዲፕሎማሲ ሁሉ የታገዘ ነው ብለዋል። አቶ ተስፋዬ ማብራሪያቸውን በመቀጠል ኢትዮጵያውያንም የፐብሊክ ዲፕሎማሲ መስራት እና በውጭ ያለ ኢትዮጵያዊም የእየሀገሩ የፓርላማ ሰዎች ጨምሮ እውነታውን ማስረዳት አስፈላጊ መሆኑን አበክረው ተናግረዋል።እውነታው ደግሞ ኢትዮጵያ ከ70% በላይ ሕዝብ አሁንም መብራት የሌለው፣የውሃ ማማ እንባል እንጂ አብዛኛው ሕዝብ በቂ ውሃ የሌለው ነው።ግብፅን ብንመለከት ግን ሙሉ በሙሉ በሚባል ደረጃ የሕዝቧን የውሃ እና የኤሌክትሪክ ፍላጎት አሟልታለች።ስለሆነም ይህንን እውነታ ለሌላው ዓለም መንገር ያስፈልጋል ያሉት አቶ ተስፋዬ በቅርቡ በስዊድን የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ምሑራን የስዊድንን ውጪ ጉዳይ ሚኒስትር አግኝተው በግድቡ ዙርያ እና በኮቪድ 19 ዙርያ መወያየታቸው ጥሩ አብነት መሆኑን ጠቅሰዋል።በኢትየጵያ መንግስት በሁሉም መስክ ጥረቱ እንደቀጠለ እና ቀደም ብሎ በውጪ ጉዳይ ሚኒስትር የተመሰረተው የፐብሊክ ዲፕሎማሲ ውስጥ የኢትዮጵያ የተለያዩ ቤተእምነቶች ያሉበት ቡድን አሁንም አለ ብለዋል። የኮቪድ 19 ወረርሽኝ በተመለከተ አቶ ተስፋዬ በኢትዮጵያ የተደረጉትን ቅድመ ጥንቃቄዎች ካወሱ በኃላ ኤምባሲያቸው የኮቪድ 19 ግብረ ኃይል በስካንድንቭያ አገሮች ባሉ ኢትዮጵያውያን እያስተባበረ ሲሆን በእዚህም መሰረት እስካሁን 675 ሺህ ክሮነር ከስዊድን እና ኖርዌይ ከሚገኙ ኢትዮጵያውያን ተሰብስቧል ብለዋል።በሕክምና ቁሳቁስ በኩል ደግሞ 270 ሺህ ብር የሚያወጣ ቁሳቁስ መገኘቱን አቶ ተስፋዬ ገልጠዋል።በመጨረሻም አቶ ተስፋዬ በድጋሚ መድረኩን እና የተሳተፉ ምሁራንን አመስግነው ወደአገር ቤት የሚላኩ የህክምና ቁሳቁስ ላይ እና ግድቡን በተመለከተ የተቀናጀ የዲፕሎማሲ ሥራ ከኢትዮጵያውያን እንደሚጠበቅ አፅኖት ሰጥተው ገለፃቸውን አጠናቀዋል። በመጨረሻም ከተሳታፊዎች የኢትዮጵያ ኤምባሲ የተመለከቱ አስተያየት ከተሰጠ በኃላ የኢትዮጵያውያን የጋራ መድረክ በኖርዌይ ወደፊት የኢትዮጵያ ኤምባሲ በኖርዌይ ከሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ጋር በጋራ የሚመካከሩበት መድረክ እንደሚያመቻች ተገልጦ በዕለቱ ለተሳተፉት ተሰብሳቢዎች፣ጥናታዊ መረጃዎችን ላቀረቡ ምሁራን እና ለኢትዮጵያ ኤምባሲ ኃላፊ ምስጋና ከኢትዮያውያን የጋራ መድረክ በኖርዌይ ከቀረበ በኃላ የዕለቱ ስብሰባው ተፈፅሟል። ጉዳያችን ሚድያ፣ኮሚኒኬሽን እና ምክር አገልግሎት Gudayachn Multimedia, Communication and Consultant Gudayachn Multimedia, Kommunikasjon og Konsultent By ጌታቸው በቀለ ዳምጠው / Getachew Bekele Damtew Getachew Bekele Damtew at June 08, 2020 Email ThisBlogThis!Share to TwitterShare to FacebookShare to Pinterest No comments: Post a Comment Newer Post Older Post Home Subscribe to: Post Comments (Atom) A Global Conference, like the UN, does not get attention from the western media when it is held in Africa. 17th UN International Internet Conference is going on in Addis Ababa, Ethiopia ============= December 1,2022 ============== This Monday, Nov... የ ኤርትራ ጉዳይ ና የ ሃያ አንደኛው ክ/ዘመን ልጆች አስተሳሰብ በ ካርታ ጫወጣ ጎበዝ አደለሁም። ግን ጆከር የተባለች ካርታ መኖሯን አውቃለሁ።ጆከር ካርታ በ ሁሉም ቦታ ስለምትገባ በ ካርታ ጫወታ ጆከር የደረሰው ሰው የማሸነፍ እድል ስላለው ፊቱ በ ፈገግታ ይሞላል። የ አትዮጵ... A Loud and Clear Lesson – For Ethiopia and the World ዓለም እና ኢትዮጵያ (ከምዕራቡ ዓለም የሰሞኑ የሽብርተኛው ህወሃትን መደገፍ) ትልቅ ትምሕርት ይውሰዱ! በሚል የእንግሊዙ ጸሓፊ ዛሬ ያወጣው ሙሉ ጽሑፍ በርካታ ጉዳዮችን ይዳስሳል። Without US support — milita... ጌታቸው ረዳ ''ክው'' ብሏል።በትግሪኛ የሰጠው መግለጫ።ምን ይዟል? ጌታቸው ረዳ በከፍተኛ ድንጋጤ ውስጥ ========= ጉዳያችን ምጥን ========= ጌታቸው ረዳ በትግርኛ ማምሻውን መግለጫ ሰጥቷል። ጋዜጠኞቹ ይችን ምሽት ጌታቸው አጠገብ መቀመጥ እንዳስጨነቃቸው ከጠያቂዎቹ መርበትበት ለ...
በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ መጋቢት 2 ቀን 2013 ዓ.ም መግለጫ የሰጠው ባልደራስ ለእውነተኛ ዴሞክራሲ፣ እየተከናወኑ ያሉት ሀገራዊ ችግሮችን ‹‹መንግስታዊ ሽፋን የተሰጠው የዘር ማጥፋት ወንጀል›› ሲል ይከሳል። የድርጅቱ አባላት ላይ የተላለፈውን ውሳኔ ደግሞ ‹‹የምርጫ ቦርድ አሻጥር›› ሲል ገለልተኝነቱን አጠይቋል። መግለጫው ቅድሚያ የሰጠው ምዕራብ ኦሮምያ ክልል፣ ወለጋ- ሆሮጉድሩ ወረዳ ውስጥ ከየካቲት 27 ቀን 2013 ዓ/ም ጀምሮ በተፈጸመ ጥቃት ‹‹ከ60 በላይ ንጹሃን ዜጎች ህልፈት>> የተሰማውን ጥልቅ ኃዘን በመግለጽ ነው። ለችግሩም ‹‹በኦህዴድ/ብልጽግና ይሁንታና በኦነግ ሸኔ አድራጊነት›› ተከናወነ የዘር ማጥፋት ወንጀል ነው ብሎ እንደሚያምን ገልጿል። እንደፓርቲው እምነት በአማራ ተወላጆችና በሌሎች ንጹሃን ዜጎች የሚፈጸመው ‹‹የዘር ማጥፋት ወንጀል›› ዋነኛው ተጠያቂ፣ ኦነግን ከኤርትራ በረሃ ወደ አገር ቤት ከነትጥቁ እንዲገባና በኦሮምያ ክልል ጸጥታ መዋቅር ውስጥ ኃላፊነት በጎደለው ሁኔታ እንዲካተት ያደረገው መንግስት እንደሆነ አስታውቋል። ይሄንን አረመኔያዊ ድርጊት የፈጸሙና ያስፈጸሙትን ባልደራስ እንደሚታገልና ለህግ እንደሚያቀርባቸውም አረጋግጧል። በኦሮምያ ክልል የተለያዩ ዞኖች ለባለፉት 3 ዓመታት የቀጠለው የዜጎች ሞትና ማፈናቀል፣ ክልሉን እየመራ ያለው ‹‹ኦህዴድ/ብልጽግና፣ በተረኝነት አገርን ከመዝረፍ ውጪ መምራት እንደማይችል›› ማሳያ እንደሆንም መግለጫው ያትታል። በስልጣን ላይ ያለው ድርጅት በዚሁ ከቀጠለ ሀገሪቱን ለበለጠ ችግር ስለሚዳርጋት በመጪው ምርጫ ‹‹በቃህ ሊባል ይገባል›› ሲል መፍትሔ ያለውን ሀሳብ አቅርቧል። ዜጎች በዚህ አይነት ሁኔታ ላይ በሚገኙበት ወቅት የሚደረግ ምርጫም ተአማኒነቱ አጠራጣሪ ይሆናል። በተጨማሪ መንግስት እንዲህ አይነቱ ዳተኝነት የሚያሳየው ‹‹በሥልጣን ለመቀጠል ካለው የሥልጣን ጥመኝነት ነው›› ሲል ፓርቲው እምነቱን አስቀምጧል።
በህዳሴ ግድብ አካባቢ ሰርገው በመግባት ሽብር ለመፍጠር ያሰቡ ቡድኖች ላይ የተወሰደው ወታደራዊ እርምጃ የማያዳግምና ለቀጣይ ትምህርት የሰጠ እንደነበር ሌተና ጀነራል አስራት ዴኔሮ ገለፁ። መንግስት ያቀረበላቸውን የሰላም ጥሪ ያልተቀበሉ የጉምዝ ታጣቂዎችን ሽብርተኛው ህወሓት በሱዳን አሰልጥኖና አስታጥቆ በአልመሃል አቅጣጫ ጥቃት ለማድረስና የህዳሴውን ግድብ ግንባታ ለማደናቀፍ ሙከራ አድርጎ እንደነበር የመተከል ዞን የተቀናጀ ግብረ ሀይል ኮማንድ ፖስት ዋና ሰብሳቢ ሌተናል ጄኔራል አስራት ዴኔሮ ገልፀዋል። የኢፌዴሪ መከላከያ ሰራዊትና በቀጣናው የተሰማሩ የክልል ልዩ ሀይሎች ለተከታታይ ሶስት ቀናት በአሸባሪው ተላላኪዎች ላይ በወሰዱት እርምጃ ሀገር እና ህዝብን የሚያኮራ ጀብዱ መፈፀማቸውን ተናግረዋል። በሽፍቶቹ ላይ በተወሰደው የማያዳግም እርምጃ የሰራዊቱ ጀግንነትና ፅናት ጎልቶ የታየበት አጋጣሚ መሆኑን ያነሱት የኮማንድ ፖስቱ ኃላፊ፣ በህዳሴ ግድብ አካባቢ ጥቃት መሰንዘር እንደማይቻል ለሌሎች የውጭና የውስጥ ጠላቶችም ትምህርት ሰጥቶ ማለፉን ነው ያረጋገጡት። የኢትዮጵያ ታላቁ የህዳሴ ግድብ ግንባታ ስራ ለደቂቃ ሳይቋረጥ በመካሄድ ላይ መሆኑን በመግለፅ፣ የፀጥታውን አስተማማኝነት ለማረጋገጥ ሰራዊታችን ማንኛውንም መሰዋእትነት እየከፈለ እንደሚገኝና ይህን ለማድረግ አስተማማኝ ዝግጁነት እንዳለውም አረጋግጠዋል። ባሳለፍነው ሳምንት በቀጣናው ሰራዊቱ ባደረገው ውጊያ ከ170 በላይ የጥፋት ሀይሎች መደምሰሳቸውን የመከላከያ ሰራዊት ሚዲያ ክፍል ዘግቧል። ጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣ Share on Facebook Tweet Follow us Filed Under: Middle Column, News Tagged With: ethiopian terrorists, operation dismantle tplf, tplf terrorist
ከጥቂት ቀናት በፊት በአገራቸው መኖር ያቃታቸው 70 ኢትዮጵያዊያን ቀይ ባህርን በጀልባ አቋርጠው ወደ የመን ሲያመሩ በደረሰ አደጋ ሁሉም መሞታቸው ተገልጾዋል። ኢህአዴግ እነዚህ በእርግጥ ኢትዮጵያውያን ለመሆናቸው ማስረጃ እንደሌለውና “እያጣራ” መሆኑን በቃል አቀባዩ በኩል ተናግሯል፡፡ በዚህ ዓይነት ሁኔታ ከአገራቸው እየተሰደዱ ለባህር፣ ለአውሬ፣ … የተዳረጉት ወገኖቻችን ብዛት ተቆጥሮ አያልቅም፡፡ ይህንን ሁሉ አልፈው ወዳሰቡት የደረሱት ደግሞ በስደት የሚኖሩባቸው በተለይ የአረብ አገራት ይህ ነው የማይባል ሰቆቃ ይደርስባቸዋል፡፡ ይህንን ሁሉ የሚሰማው ወገን አሁንም በየኤምባሲው ቪዛ ለማስመታት በተገኘው ቀዳዳ ከአገሩ ለመውጣት ይጥራል፡፡ በዚህ በኩል ያልተሳካለት ድንበር በማቋረጥ አስጨናቂውንና አስፈሪውን ጉዞ ይጀምራል፡፡ “አገር እየለማች” ነው ለሚለው ኢህአዴግ ይህ ምንም ዓይነት ምላሽ የሚሰጥበት ባይሆንም አሁንም “ለጊዜው የምጠብሰው ትልቅ አሣ አለና ጊዜ የለኝም” በማለት መስማት የተሳነው መሆኑን ይናገራል፡፡ አሽቃባጭ ካድሬዎቹም በየማኅበራዊ ድረገጾችና መገናኛ ብዙሃን “መጪው ጊዜ ከኢህአዴግ ጋር ብሩህ ነው” ይሉናል፡፡ በእንደዚህ ዓይነት ሁኔታ የስደት ህይወት ለመምራት እየወሰኑ የሚሄዱት ወገኖቻችን ከሚያስቡበት አገር ሲደርሱ ስለሚሆነው ሰሞኑን የወጣው የ2014 “የባርነት መለኪያ ዘገባ” በዘመናዊ ባርነት ውስጥ የሚገኙት ኢትዮጵያውያን ቁጥር 390ሺህ እንደሚገመት ተናግሯል፡፡ (የጎረቤት ኬኒያ 65ሺህ እንኳን አልደረሰም) ከአረመኔ የባህር ላይ አስተላላፊዎች ያመለጡት ወይም “በልማት እየተመነደገች” ካለችው አገራቸው ኑሮን ማሸነፍ እያቃታቸው ወደ አረብ አገራት “በቪዛ” የሚወጡት በ“Global Slavery Index” መለኪያ መሠረት ለዘመናዊ ባርነት የሚጋዙ ናቸው፡፡ አገር ውስጥ ያለው “ዘመናዊ ባርያ” ኑሮን ማሸነፍ ያቃተውና የሰው ልጅ ሊሰራው የማይገባውን ሥራ የሚሠራ እንደሆነ ዘገባው ጠቆሟል፡፡ ከገጠር ወደ ከተማ የሚሰደደውና እዚያም በኑሮ ስቃይ ውስጥ የሚገባው ወላጅ ልጆቹን ለጎዳና ተዳዳሪነት፣ ለልመናና ለወሲብ ንግድ አሳልፎ ይሰጣል፡፡ ወደ ት/ቤት መላክ የሚገባቸው ህጻናት ሊሠሩት ቀርቶ ሊያስቡት የማይገባ እጅግ ዘግናኝና ሰቅጣጭ ሥራዎችን እንዲሰሩ ይገደዳሉ፡፡ በአፍሪካ ቀዳሚውን ሥፍራ የያዘው የመርካቶ አካባቢ የመሸታና የሴተኛ አዳሪ ቤቶች ክምችት እንደሆነ የጠቆመው ዘገባ የዘመናዊ ባርነቱን ሁኔታ ይዘረዝራል፡፡ በዚህ ሁኔታ ከአገር ውስጥ “ዘመናዊ ባርነት” ያመለጡት ወደ አረብ አገራት “ለውጭ አገር ዘመናዊ ባርነት” ገንዘባቸውን እየከፈሉ ራሳቸውን በፈቃደኝነት ይሰጣሉ፡፡ በዚህ የባርነት ንግድ ያልጠገበው ኢህአዴግ በቅርቡ በሳውዲ የሆነውን የወገን ሰቆቃ ቸል በማለት የተቋተረጠበትን ገቢ እንደገና ለመጀመር “ሕግ እያረቀቀ” መሆኑ ተሰምቷል፡፡ ባርነቱን በመቀጠል ሽያጩን ለማጧጧፍና ትርፉን ለማጋበስ ረቀቅ ባለ ሁኔታ ዝግጅቱን አድርጓል፡፡ ባለሥልጣናቱም የአረቡን አገራት ጎብኝተው “በባርነት ንግዱ” ላይ ተስማምተው መጥተዋል፡፡ ይህንን “መልካም ዜና” የሰሙት “ተስፈኛ ዘመናዊ ባሪዎችም” ዓይናቸውን ጨፍነው ወደ ጭለማው ለመግባትና ህይወታቸውን ለባርነት አሳልፈው ለመስጠት ሙሉ ዝግጅት እያደረጉ ነው፡፡ እስከዚያው ለመጠበቅ ያልቻሉትና “ከአገር ውስጥ ዘመናዊ ባርነት” ሞትን የመረጡት አሁንም ድንበር እያቋረጡ ወደ ባህር ይጓዛሉ፡፡ ባለፉት የመጋቢትና የሚያዚያ ወራት ቁጥራቸው ከመቶ የሚያልፍ በተመሳሳይ አደጋ ሰጥመዋል፤ ለቀብር ሳይበቁ በውሃ ተበልተዋል፡፡ ያገራቸው “ህዳሴና ልማት” ሊያኖራቸው ያልቻለው አውሮጳን አልመው እስከዚያው የአረቢያ ምድርን ተስፋ አድርገው በምድርና በባህር የሚሰደዱት ኢትዮጵያውያን ቁጥር እየጨመረ ከመሄድ በቀር የመቀነስ ሁኔታ አይታይበትም፡፡ አውሮጳን ሳያልሙ “ለዘመናዊ ባርነት” ወደ አረቢያ የሚሰደዱት ምንም ተስፋ በሌለበት ሁኔታ እንኳን ከእነርሱ በፊት ሄደው የተሳካላቸውን ሰዎች በማሰብ እነርሱም ከእነዚያ መካከል እንደሚሆኑ በመገመት ጉዞ ያደርጋሉ፡፡ ከደረቁ ምድር ገና ለመሳፈር ሲነሱ ለባህር ወንበዴዎች ገንዘባቸውን ይከፍላሉ፤ ከዚያም ሲያልፍ የአካል ክፍላቸውን እያወጡ ይሸጣሉ፤ እዚያው በኢንፌክሽን ይሞታሉ፤ ከዚህ ያመለጡትና “ባርነትን” ተስፋ ያደረጉት ደረቅ ምድር ሳይደርሱ በባህር ይሰጥማሉ፡፡ ከዚህ ሁሉ የተረፉት ጥቂቶች ከባህርና ከአጓጓዥ አውሬዎች አምልጠው “ለዘመናዊ ባርነት ብቁ” ይሆናሉ፡፡ በባርነት “ያተረፉትን” ገንዘብ ወዳገራቸው ይልካሉ፤ ያገራቸውን “ኢኮኖሚ በድርብ አኻዝ” ያሳድጋሉ፤ “በልማቱ መስክ” ይሳተፋሉ፤ … “መጪው ጊዜ ከኢህአዴግ ጋር ብሩህ ነው!” ማሳሰቢያ፤ በተለይ በስም ወይም በድርጅት ስም እስካልተጠቀሰ ድረስ በጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣ® ላይ የሚወጡት ጽሁፎች በሙሉ የጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣ®ንብረት ናቸው፡፡ ይህንን ጽሁፍ ለመጠቀም የሚፈልጉ ሁሉ የዚህን ጽሁፍ አስፈንጣሪ (link) ወይም የድረገጻችንን አድራሻ (https://www.goolgule.com/) አብረው መለጠፍ ከጋዜጠኛነት የሚጠበቅና ህጋዊ አሠራር መሆኑን ልናሳስብ እንወዳለን፡፡
ቁጥር 2 የህልውና አደጋዎች፣…የተቃወሰ የድህነት ኢኮኖሚ፣ የተናጋ የችጋር ኑሮ የወጣቶች (የተመራቂዎች) ስራ አጥነት፣ ኢንዱስትሪ፣ የኢንዱስትሪ፣ የትራንስፖርት እጦት፣ የመንግሰት ፕሮጀክቶች ብክነት ቁጥር 3 የህልውና አደጋስ የትኛው ነው? በኮምቦልቻ አቅጣጫ፣ ግማሽ ድረስ የተጠናቀቀው የባቡር መስመር፣ ለሁለት ዓመት ስራ ያልጀመረው፣ በምን ምክንያት ነው በሉ። በኤሌክትሪክ እጦት ሳቢያ ነው፤ ለአገልግሎት ያልበቃው። ብዙ ቢሊዮን ብር የወጣበት የባቡር ሃዲድ፣ ያለ አገልግሎት ስራ ሲፈታ፣ ኪሳራው ቀላል እንዳልሆነ አስቡት። ይህም ብቻ አይደለም ችግሩ። ቀሪው የባቡር መስመር ግንባታ፣ እየተጓተተ ተጨማሪ ኪሳራዎችን ያስከትላል። ለምን? በኤሌክትሪክ እጦት ሳቢያ። በርካታ ቢሊዮን ብር የፈሰሰባቸው ዘይት ማምረቻ ፋብሪካዎችስ? በሙሉ አቅማቸው መስራት አይችሉም። በቂ የቅባት እህል ወይም ሌላ ግብአት የለም። ከውጭ ማስመጣት የግድ ቢሆንም፣ የውጭ ምንዛሬ ደግሞ ችግር ነው። ግን ምን ዋጋ አለው? ይሄ ሁሉ ችግር ቢወገድ እንኳ፣ ፋብሪካዎቹ በሙሉ አቅም ዘይት ሊያመርቱ አይችሉም። ግዙፉ የቡሬ ዘይት ማምረቻ ተቋምን ተመልከቱ። በሩብ ያህል አቅም ብቻ ነው የሚሰራው። ለምን? በኤሌክትሪክ እጥረት ምክንያት። በአዲስ አበባ የተገነባው ትልቁ የዳቦ ፋብሪካም፣ በኤሌክትሪክ ችግር ተይዟል። ለነገሩ፣ የስንዴ ዱቄትም በቀላሉ አይገኝም። በመከራ ነው። ዘግይቶም ሆነ በጥቂቱ ዱቄት ሲመጣም ግን፣ የፋብሪካው ስራ ይቃናል ማለት አይደለም። ዱቄት ከተቦካ በኋላ፣ ኤሌክትሪክ ይቋረታል። ተቦክቶ ምን ይሁን? የተጋገረው ብዙ ሺ ዳቦስ፣ ሊጥ ሆኖ ይቅር? የነዳጅ ጀኔሬተር መጠቀም ደግሞ፣ ወጪው አይቀመስም። ለዚያውስ፣ ዳቦውን፣ መንግስት ከዓመታት በፊት በወሰነው የዋጋ ተመን ለመሸጥ? በጭራሽ አያዋጣም። ኪሳራ እንጂ ትርፍ የለውም። ኤሌክትሪኩ በየሰዓቱ ይቋረጣል፤ አንዳንዴም በየደቂቃው ይቆራረጣል። ሲብስበትም፣ ቀኑን ሙሉ ይጠፋል። በማግስቱም ሳይመጣ ይቀራል። በዚህ አያያዝ፣ ለስንት ጊዜ መራመድ ይቻላል? የፓስታና የማካሮኒ ፋብሪካዎችም፣ በኤሌክትሪክ እጥረት ሳቢያ፣ ከእለት እለት፣ ከዓመት ዓመት ለተመሳሳይ ኪሳራ ይዳረጋሉ። ምን ይሄ ብቻ! ብዙ ቢሊዮን ብር የወጣባቸው “የኢንዱስትሪ ፓርኮች” አሉላችሁ። በአብዛኛው፣ በኤሌክትሪክ እጦትና በኤሌክትሪክ እጥረት ሳቢያ፣ ለፍሬ አልበቁም። ሃብት ግን ፈስሶባቸዋል። ወጪ እንጂ ገቢ አላሳዩም - ከአንድ ሁለቱ በስተቀር። በየክልሉና በየከተማው፣ አነስተኛ ተቋማትን ለማሳደግ፣ የስራ እድሎችንም ለመፍጠር ይጠቅማሉ ተባሉ ማዕከላትም፤ ከችግር አላመለጡም። በርካታ ማዕከላት፣ ያለ ኤሌክትሪክ ደንዝዘው ቀርተዋል። የኤሌክትሪክ መስመር ቢያገኙ እንኳ፣ አለፈላቸው ማለት አይደለም። ኤሌክትሪኩ በየቀኑ ሃያ ጊዜ እየተቆራረጠ፣ በዚህም ሳቢያ ስራቸው እየተዳከመ፣ ከእንፉቅቅ መገላገልና ዳዴ ማለት አቅቷቸዋል። ምናለፋችሁ! የኤሌክትሪክ እጦትና እጥረት፣ ከበርካታ ዓመታት ድህነት ጋር የተቆራኘ ነባር ችግር ስለሆነ፣ ያልተነካና ያልተቸገረ አካባቢ የለም። የአገር የኢኮኖሚ ደረጃንና የኑሮ ሁኔታን፣ ድህነትንና ብልፅግናን በቀላሉ ለመለካት የሚፈልግ ሰው፣ የኤሌክትሪክ አቅርቦትንና ፍጆታን መለካት ይችላል። የዘንድሮ ወይም የአምና፣ የ5 ዓመት ወይም የ10 ዓመት ችግር አይደለም። የኤሌክትሪክ እጥረት፣ እድሜው፣ እንደ አገሪቱ ድህነት፣ ረዥም ነው። ተመልሶም ኢኮሚኖን ያዳክማል፤ ኑሮን ያጎሳቁላል። በየከተማው፣ ኤሌክትሪክ እየጠፋ፣ የእልፍ አእላፍ መተዳደሪያ ስራ ምንኛ እንደሚስተጓጎልና እንደሚበላሽ አስቡት። ከባንክ እስከ ፀጉር አስተካካይ፣ ከውሃ አገልግሎት እስከ ክሊኒክ፣ የኪሳራው መጠንና የጉዳቱ አይነት፣ ለህልቆ መሳፍርት ያስቸግራል። እንግዲህ ይታያችሁ። አገራችንን ተብትበው መከራዋን ከሚያበዙ፣ 3 አደገኛ ችግሮች መካከል አንዱ፣ “የኑሮ ችግር” ነው - “የኢኮኖሚ ድቀት”። ከባድ ድህነት አለ፣ የበርካታ ሚሊዮን ወጣቶች ስራ አጥነት አለ። ይህን የሚያባብሱ፣ የዋጋ ንረትና የኑሮ ውድነት ይታከሉበታል። በዚያ ላይ፣ የመንግስት ፕሮጀክቶች የሃብት ብክነት ጨምሩበት። ይህም አልበቃ ብሎ፣ ኢንቨስትመንትን የሚያዳክም የተንዛዛ መሰናክልና ቁጥጥር ሞልቷል። እየተዘወተረ የመጣው አውዳሚ ስርዓት አልበኝነትና አመፅም አለ። …. ይሄ ሁሉ ተደምሮ፣… የኑሮ (የኢኮኖሚ) ችግር፣ የአገር ህልውናንም ለጥፋት የሚያጋልጥ አደጋ ሆኗል። እና ምን ተሻለ? ኑሮን የማሻሻል፣ ኢኮኖሚን የማሳደግና የስራ እድሎችን በብዛት የመክፈት ተስፋ፣ ያለ ኢንዱስትሪ፣ ያለ እልፍ አእላፍ ፋብሪካዎች፣ ኢትዮጵያ ውስጥ ፈፅሞ ሊታሰብ አይችልም። ኢንዱስትሪም ያለ ኤሌክትሪክ፣ የፋብሪካዎች ምርትም ያለ ትራንስፖርት፣ እውን ሊሆን አይችልም። በአጭሩ፣ እንደ ኢንዱስትሪና እንደ ፋብሪካ፣ …. ኤሌክትሪክም፣ ለኢትዮጵያ፣ የህልውና ጉዳይ ነው። ይሄ፣ ሚስጥር አይደለም። ቁጥር 1 የህልውና አደጋ? “የብሔር ብሔረሰብ ፓለቲካ” እና ተዛማጅ የዘረኝነት አስተሳሰቦች፣ የሰዎችን ሕይወትና የአገርን ህልውና የሚያጠፉ ቁጥር 1 አደጋዎች እንደሆኑ፣ ገና ድሮ ሊታወቅ ይችል ነበር። ይህንም፣ ከዓመታት በፊት በአዲስ አድማስ የወጡ ፅሁፎችን በማየት ማረጋገጥ ይቻላል። ዛሬ ግን፣ አደጋውን በእውን እያየነው ነው። የዘረኝነት አስተሳሰቦችና የብሔር ብሔረሰብ ፖለቲካ፣ ቀንደኛ የሕይወትና የሕልውና አደጋዎች እንደሆኑ፣ በየእለቱ እያየን አይደል? ቁጥር 2 የህልውና አደጋስ? የተቃወሰ የድህነት ኢኮኖሚና የተናጋ የችጋር ኑሮ፣ እንደድሮ የመከራ ጭነት ብቻ አይደሉም። በዛሬው ዘመን፣ የሕልውና አደጋ ሆነዋል። የብዙ ሚሊዮን ወጣቶችና የተመራቂዎች ስራ አጥነትን ብቻ ማየት ይበቃል። የስራ እድልና የኢኮኖሚ እድገት ደግሞ፣ እንደ ኢትዮጵያ በመሳሰሉ ትልልቅና ባለብዙ ሕዝብ አገሮች ውስጥ፣ ያለ ኢንዱስትሪ፣ ተስፋ የላቸውም። ….በሌላ አነጋገር፣ የኢንዱስትሪ፣ የፋብሪካና የኤሌክትሪክ እጦት፣ ከዚህም ጋር የተያያዙ የሃብት ብክነቶችና ተዛማጅ እጥረቶች፣ የአገራችን ቁጥር 2 የህልውና አደጋዎች ናቸው። ለወደፊት የህልውና አደጋ ይሆናሉ ማለቴ አይደለም። አደጋቸውንማ እያየነው ነው። ስንትና ስንት ጥፋት ደረሰ? አገሪቱ ወደ ለየለትና መመለሻ ወደ ሌለው ትርምስ፣ ወደ እንጦሮጦስ፣ ስንቴ አፋፍ ላይ ደርሳ፣ ስንቴ ለጥቂት ተረፈች? ቁጥር 3 የህልውና አደጋስ ምንድን ነው? ጥያቄው እዚህ ላይ ነው። የብሔር ብሔረሰብ ፖለቲካና የኢንዱስትሪ እጦት…. ሁለቱ አደጋዎች ቀላል አይደሉም። ሕልውናን የሚያጠፉ አደጋዎች ናቸው። ታዲያ፣ … ታዲያ፣ በየእለቱ የሚደርሰውን የጥፋት መዓት፣ የየእለቱን የድህነት ኑሮ የጣዘበው ሰው፣ የስራ አጥ ወጣቶችን ብዛት የሚያይ ሰው፣ አገሪቷ ቋፍ ላይ መሆኗንም በተደጋጋሚ በእውን የተመለከተ ሰው፣ በዘረኝነት ይጫወታል? ሰዎችን በብሔር ብሔረሰብ የሚያቧድኑ አስተሳሰቦች ላይ ለመራቀቅና ለመቀናጣት ያምረዋል? የብሔር ማንነትና ብዝሃነት እያለ ለመደስኮር ይሽቀዳደማል? “ካልቸራል ሪሌቲቪዝም”፣ “ኤቲኒክ ሪሌቲቪዝም” እያለ፣ ያንኑን አደገኛ የዘረኝነት አስተሳሰብ እንደአዋቂነት ለመስበክ ይሯሯጣል? የዩኒቨርስቲዎች ስራ ምን ሆነና! ይህንኑን ያስተምራሉ፡፡ በቲቪም እየቀረቡ ይሰብካሉ። የስካር አስተሳሰብ በሉት፡፡ በኤሌክትሪክስ ይቀለዳል? ኢንዱስትሪንና ፋብሪካን እንደ ጠላት ለማየት ይቅርና፣ ቸል ለማለትስ ይቃጣዋል? ትራንስፖርት ላይ ያላግጣል? “ከመኪና የፀዳ መንገድ” በሚል ፈሊጥ በጤና ጥበቃ ሚኒስቴር የተጀመረው ቀልድ፣ “ከመኪና ትራፊክ የፀዳ ቀን” ወደ ሚል ማላገጫ ዘመቻ ተባብሶ የጦዘው፣ በትራንስፖርት ሚኒስቴር ነው፡፡ ለዚያውም፣ በአዲስ አመት በዓል ዋዜማ፣ ጳጉሜ 4 ቀን ነበር የዘመቻው ኢላማ፡፡ “መኪና ዝር የማይልበት ቀን”!ወይ ቀልድ! አዎ፣ በዘረኝነት የሚጫወትና የሚራቀቅ፣ በኤሌክትሪክ የሚቀልድና የሚያላግጥ ሰው ሞልቷል። ለዚያውም በግላጭ፣ ለዚያውም በአደባባይ ነው እንጂ። ብዙዎቻችንም፣ ወይ አላዋቂ ተባባሪ ነን። ወይ ጉዳያችን ብለን አናስተውልም። ባለፈው ሳምንት፣ በአዲስ አበባ ጎዳናዎች እልፍና እልፍ ሆነን ስንሮጥ፣ ምንኛ ያማረና እግጅ አስደሳች አጋጣሚ እንደነበር አስታውሱ። የመዝናኛ ድግሱን፣ ከአመታት በፊት ከአእምሯቸው አፍልቀው፣ ባላሰለሰ ጥረትም ለታላቅነት ያበቁ ጥበበኞችና ትጉህ ሰዎች ፣ምስጋና ይድረሳቸው። ለሩጫው የለበሰነው ማሊያ ላይ፣ ከጀርባችን ያዘልነው ዋና የፅሁፍ መልዕክት ግን፣ ሌላ ነገር ነው፡፡ በእርግጥ፣ፅሁፋን ለማየት ደንታም ጊዜም አልነበረንም። የአንድ ድርጅት ማስታወቂያ ነው። ለአእዋፍ የማይመቹ የሃይል ማመንጫ ተቋማትንና ሃይል ማስተላለፊያዎችን ይቃወማል ማስታወቂያው። የሃይል ማመንጫና ማስተላለፊያ ሁሉ፣ ለአእዋፍ የተመቸ መሆን እንዳለበትም ይገልፃል። Bird- Safe Energy Infrastructure ይላል ማስታወቂያው። ለአእዋፍ የማይመች የኤሌክትሪክ ተቋምና የማስተላለፊያ መስመር፣… መወገድ አለበት ፤ እቅድ ከሆነም መሰረዝ ይገባዋል ነው? ሌሎች ድርጅቶች ደግሞ አሉ። የወንዞችን ነባር የፍሰት መጠንና የፍሰት አቅጣጫ በፍፁም መነካት የለበትም ይላሉ፡፡ የግድብ ግንባታዎችን ይቃወማሉ። ለማቋረጥም ዘመቻ ያካሂዳሉ። በእነዚህ ዘመቻዎች ሳቢያ፣ የግቤ 3 ግድብ፣ ለበርካታ ዓመታት እየተጓተተ ኢትዮጵያ ብዙ ከስራለች። እርዳታና ብድር ተከልክላለች። የፀሃይ ሃይል፣ የነፋስ ተርባይን፣ ባዮጋዝ ምናምን እየተባለ ብዙ ቢሊዮን ብር በከንቱ ባክኗል። ባዮጋዝ ተብለው ከተሰሩት ግንባታዎች ምን ያህሉ አገልግሎት ይሰጣሉ? የፌደራል ኦዲተር በደቡብ ክልል ባካሄደው ምርመራ እንዳረጋገጠው፤ ከግማሽ የሚበልጡት ግንባዎች ከጥቅም ውጭ ናቸው። ከንቱ ኪሳራ ነው። ለጂኦተርማል፣ ለፀሐይ ሐይልና ለነፋስ ተርባይን ተብሎ ከፈሰሰው 2 ቢሊዮን ዶላር ውስጥም፣ ከግማሽ በላይ የሚሆነው፣ በከንቱ ባክኖ ቀርቷል። አሁን ባለው ምንዛሬ ከተሰላ፣ ከ40 ቢሊዮን ብር በላይ የድሃ አገር ሃብት በብላሽ ጠፍቷል። በኤሌክትሪክና በሃብት እጦት የተቸገረችው አገር ውስጥ፣ በኤሌክትሪክና በኃብት መቀለድ ምን ይባላል? የስካር አስተሳሰብ ነው። እንዲህ አይነቶቹ የተሳከሩ፣ ብጥስጣሽ፣ አላማቢስ፣ እና መርህ የለሽ የጭፍንነት አስተሳሰቦች፣ቁጥር 3 የህልውና አደጋዎች ናቸው፡፡ Read 3542 times Tweet Published in ነፃ አስተያየት More in this category: « “የብሔር ብሔረሰቦች ጥያቄ ፈጽሞ ከወያኔ ጋር አይቀበርም” - ኦፌኮ የብሔር ፖለቲካ ሰለባ የኾኑቱ ራስ ተፈሪያውያን አሳዘኑኝ! » back to top ላንተና ላንቺ ጎጆ…የካንሰር ሕሙማን ማረፊያ ጎጆ የካንሰር ህሙማን ማረፊያ በአዲስ አበባ ተክለሀይማኖት በጥቁር አንበሳ ሆስፒታል አካባቢ ወደጎላ ሚካኤል በሚወስደው መንገድ ከተክለሀይማኖት ጤና ጣቢያ ውስጥ የራሱን ማረፊያ በማሰራት ስራ የጀመረ ነው፡፡ ጎጆ እንዲመሰረት ምክንያት ከሆኑት መካከል ህብረተሰብ “ናሽናል አቪዬሽን ኮሌጅ ተምሮ ችግር የሚያወራና የሚያቃስት ሰው አይገኝም” Written by ናፍቆት ዮሴፍ ህልምን እውን አድርጎ የማለፍን ያህል ስኬት የለም የዛሬው እንግዳችን በኢትዮጵያ አየር መንገድ ውስጥ አብራሪ ነበሩ-ፓይለት። በኬንያ፣ በታንዛንያና አውስትራልያ በዚሁ ሙያ ለረዥም ዓመታት አገልግለዋል። ባጠቃላይ በዚህ ሙያ ውስጥ ከሩብ ክፍለ ዘመን ርዕሰ አንቀፅ በእንቅርት ላይ ጆሮ ደግፍ ከዕለታት አንድ ቀን ሁለት እውቅ ሀብታም ገበሬዎች በአንድ መንደር ይኖራሉ። ሁለቱም ራሳቸው ላይ ምናምኒት ፀጉር አልነበራቸውም። በዚህም ምክንያት “ሁለቱ እንቁላሎች” የሚል ቅጽል ስም ተሰጥቷቸው ነበር። በጣም የሚዋደዱ ባልንጀሮች ናቸው። አንድ
በዘመናዊቷ ኢትዮጵያ ታሪክ፣ ዜጎችን እንደወጡ የሚያስቀር እንዲህ ዐይነቱ ክፉ ቀን ገጥሞ ስለማወቁ፣ የድርሳናቱ ምስክርነት የለም። አገሪቱ የቱንም ያህል አያሌ መከራዎችን ብታሳለፍም፣ ህላዊነቷን የሚፈታተኑ አደጋዎችን ብትጋፈጠም፣ በዚህ ደረጃ ተዳክማ የታየችበት ዘመን እምብዛም ነው። የዜጎች ደህንነት እና የአገር አንድነት በአንድ ተቋጥሮ፣ በዛሬው ልክ ወደ ገደል የተገፋበት ክስተት ስለመኖሩም አልተሰማም። በአጠቃላይ ከውስጥም ከውጪም፣ ከገዢዎችም ከተቃዋሚዎችም፣ ከቡድኖችም ከግለሰቦችም፣ ከመንፈሳዊውም ከዓለማዊውም… ለግባተ-መሬቷ እንዲህ በወል የተረባረቡበት ጊዜ አልነበረም። ርግጥ ነው፣ ኢትዮጵያ ለጦርነት ዐዲስ አይደለችም። በተለያየ ጊዜ መንግሥት መቀየሩን ተገን አድርገው ዳር ድንበርን ለመዳፈር የሞከሩ የውጭ ጠላቶች ተደጋጋሚ ጊዜ ግልጽ ጦርነት ማወጃቸውም ሆነ ሠራዊት ማዝመታቸው መሬት የረገጠ ሃቅ ነውና። የተከፈለው ዋጋ ውድ ቢሆንም፣ እንደ አመጣጣቸው በጀብዱ እየፎከሩ ሳይሆን፤ በአሰቃቂ ሽንፈት አንገታቸውን ደፍተው ወደመጡበት መመለሳቸውም ጥሬ ሃቅ ነው። ለማስረጃ፣ ከጣሊያን እስከ ግብፅ ህያው መስክሮችን መዘርዘር ይቻላል። የድሉ ምስጢር ደግሞ፣ ወታደራዊው ሳይንስ እንደሚያስረግጠው፣ ‹ጠላትን አስቀድሞ ማወቅ፣ የመከላከሉን መንገድ የቀለለ ስለሚያደርገው ነው። የዛሬይቷ ኢትዮጵያ፣ ከእነዚህ የተለዩ ሁለት አጋጣሚዎች ፊት ቆማለች። የመጀመሪያው እያገዛት ያለው “ወዳጅ”፤ ወይም እያስጠቃት ያለው “ጠላት” የትኛው እንደሆነ ተለይቶ አለመታወቁ ነው። ሁለተኛው፣ የራሱ የመንግሥት መዋቅር፣ ምንም ዐይነት የፖለቲካ ተሳትፎ ለሌላቸው ተርታ ዜጎችም የደህንነት ስጋት መሆኑ ነው። በተለይ ከ2010 ዓ.ም ለውጥ በኋላ የፌደራል መንግሥቱ ሰላማዊ ዜጎችን ከታጣቂዎችም ሆነ ከደቦ ፍርድ የመከላከል ግዴታውን ለመወጣት፣ በአንዳንድ ቦታ ዐቅመ ቢስ ሲሆን፤ በአንዳንድ ቦታ ደግሞ ፍላጎቱ የለውም። የክልል አስተዳደሮችም የወንጀለኞቹ ዋንኛ ተባባሪ እና ጉዳይ ፈፃሚ ሆነዋል። ይህ ኹነት፣ በዋናነት በኦሮሚያ፣ በትግራይ እና በቤንሻንጉል ከፍቶ ታይቷል። የሰሞነኛው የአማሮ ጥቃት እና በሲዳማ ከሕዝበ ውሳኔው በኋላ ሙሉ በሙሉ የከሰመው የንፁሃን ጥቃት ሳይዘነጋ ማለት ነው። ሦስቱ ክልሎች ዛሬም “ሕዝባዊ መቃብር” እንደሆኑ መቀጠላቸው እንደተጠበቀ፤ የቤንሻንጉሉ የሞት መጠን ከቅርብ ጊዜ ወዲህ የመቀነስ ምልክቶችን ሲያሳይ፤ ሁለቱ ክልሎች ግን በሞት ቀጠናነታቸው እንደፀኑ ነው። ልዩነቱ፣ የትግራዩ በግልፅ በመንግሥት እና በቀድሞ የክልሉ ገዥ ፓርቲ መሀል በታወጀ ጦርነት የተነሳ ሲሆን፤ የኦሮሚያው ዐማጺያኑን እና መንግሥታዊ መዋቅሩን መደገፉ ነው። ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ አህመድ ወደ ሥልጣን ከመጡ ጀምሮ የቁጥር ልዩነት ካልሆነ በቀር፣ የአብዛኛው ብሔር ተወላጅ በህይወቱ፣ በአካሉ እና በንብረቱ ዋጋ ከፍሏል። እየከፈለም ነው። በተለይ እርሳቸው በሚወክሉት ብሔር በሚተዳደረው ኦሮሚያ የጅምላ ፍጅቱ ንሯል። ከመዲናይቱ አዲስ አበባ ከምትጎራበተው ቡራዩ እስከ ሶማሊያ ተጎራባቿ ባሌ፣ ከወለጋ እስከ ቦረና… በማንነታቸው ተመርጠው የተገደሉ ዜጎች ደም ያልፈሰሰበትን መሬት ማግኘት ይቸግራል። ሁኔታውን የከፋ ያደረገው ጭፍጨፋውም ሆነ ንብረት ማወደሙ እና ማፈናቀሉ፣ መላው የአገሪቱ ሕዝብ በኢኮኖሚ ድቀት እና በዋጋ ንረት እየተሰቃየ ባለበት ወቅት መሆኑ ነው። ይህም ሆኖ፣ ምንም እንኳ በእልቂቶቹ ልባችን ቢሰበርም፣ ‹መንግሥት ችግሩን ይቆጣጠረዋል› በሚል ሆደ ሰፊነት ሦስት ዐመት ለሚጠጋ ጊዜ በበዛ ትዕግስት ብንጠብቅም፣ ነገሩ “ከድጡ ወደ ማጡ” እየተዘናበለ ነው። የዜጎች ሰቅጣጭ ሞት ቀዳሚ ዜናዎች ከመሆን አልቦዘኑም። በሠላሳ ስድስት ወራት ውስጥ በተለያዩ የአገሪቱ አካባቢዎች በቢሊዮን የሚቆጠር ንብረት ወድሟል፤ በሚሊዮን የሚቆጠሩ ዜጎች ተፈናቅለዋል፤ በሺዎች የሚቆጠሩ ንፁሃን ዜጎች ለአሰቃቂ ሞት ተዳርገዋል። ይህ ሁሉ የሆነው ‹በጦር ሠራዊቱ፣ በደህንነቱ እና በፌደራል ፖሊስ ላይ የተሳካ ሪፎርም ተደርጓል› እየተባለ በሚደሰኮርበት አገር ነው። በየክልሉ ከፖሊስ በተጨማሪ፤ ዓላማው የማይታወቅ ልዩ ኃይል በገፍ ሰልጥኖ በታጠቀበት አገር ነው። እናም፣ ደግመን ደጋግመን እንጠይቃለን፣ ይህ ዐይነቱ እልቂት እስከ መቼ ይቀጥላል? የዜጎች ደህንነትን መጠበቅ ስንት ቀን ይፈጃል? አገሪቱ ቅድሚያ መስጠት ያለባትስ ለሚጭበረበር ምርጫ ወይስ ለዜጎች ደህንነት? በመጨረሻም፣ የፌደራል መንግሥቱም ሆነ የክልል መንግሥታት በራስ-ገዝ አስተዳደራቸው ውስጥ ለሚደርሱ የንፁሃን ጭፍጨፋ በይፋ ኃላፊነት ሊወስዱ ይገባል። እንዲህ ዐይነቱ እርምጃ ለዶ/ር ዐቢይ መንግሥት ዐዲስ እንዳልሆነም ይታወቃል። ከዚህ ቀደም በሶማሌ ክልል ለደረሰው ጥቃት የክልሉ አስተዳዳሪ አብዲ መሐመድ ኡመር ተጠያቂ ተደርጓል። ለቅርቡ፣ የቤንሻንጉል ክልል መተከል ዞን እልቂትም የዞኑ አስተዳደሪን ጨምሮ፣ በተለያየ የኃላፊነት እርከን ላይ ያሉ ግበረ-አበሮች በቁጥጥር ስር ውለዋል። እናም በተለይ፣ በወለጋ እየደረሰ ላለው እልቂት ከላይኛው እስከ ታችኛው አመራር ድረስ እጃቸው ያለበትን እና ኃላፊነታቸውን በመወጣት ዜጎችን ከጥቃት መከላከል ያልቻሉ የአመራር አባላት ሕግ ፊት ሊቀርቡ ይገባል። ይሄ እስካልሆነ ድረስ፣ ለዚህ ሁሉ ምስቅልቅሎሽ ዋንኛው ተጠያቂ የት እንዳሉ የማይታወቁት ታጣቂዎች ሳይሆኑ፤ የት እንዳሉ የምናውቃቸው ግብር ሰብሳቢዎቹ የፌደራል እና የክልል መንግሥታት መሆናቸው ርግጥ ነው።
በሄይፋ ከተማ የይሁዳዊያ የቀብር ሥነ ሥርዓት ጥንታዊ የይሁዳዊያን ሰፈር የተጀመረው በሚሽና እና በታልሙ ጊዜ እንደሆነ ተጠቅሷል። በቦታው ከተቀበሩ ሰዎች ታዋቂው አሞራ ረቢ አቭዲሚ ሲሆን፤ ከመቃብሩ ቀጥሎ አድራሻ የሌለባቸው ሌሎች መቃብሮች አሉ፡፡ ምንጮች እንደሚጠቁሙት የረቢ አቪዲሚ እና የረቢ ይፅሀቅ ናፍሃ መቃብሮች ጥግ ለጥግ እንድሆነ ተገልጿል ፡፡ ዛሬ ረቢ የአብዲሚ መቃብር በመካነ መቃብሩ ደቡባዊ ድንበር ላይ ቀብሩ እንደተገኘ ይነገራል። ነገር ግን ተመራማሪዎች እንደሚገልፁት የዚህ ሊቅ መቃብር በመከነ መቃብሩ መካከል እንድሆነ፤ የሀይፋ የመኪና መስመር ሲሰራ የመካነ መቃብሩ ከፊል አካል እንደፈረሰ ይገልፃሉ። ነገር ግን ተመራማሪዎች የሚስቡት የእርሱ መቃብር ያፎ-ሄይፋ መንገድ ሲሰራ ጊዜ የመካነ መቃብሩ ከፊል እንደፈረሰ ይገልፃሉ፡፡ አንዳንዶች የራቢ አቪዲሚ እና ሌሎች የጥንት ሰዎች መቃብር በጥንታዊ Haifa ሌላ ቦታ እንደነበሩ ያምናሉ። እንዲሁም ሌሎች የዚህ ሊቃ መቃብር እና የሌሎች ሊቃውንቶች መቃብር በሌላ ቦታ እንድሆነ ይገልፃሉ። ለብዙ አመታት ወደ እስራኤል አገር የመጡ የተለያዩ ሰዎች በዚህ መካነ መቃብር እንደተቀብሩ እና መቃብራቸውም ከፃድቃን መቃብር አጠገብ እንደተቀበሩ ይታወቃል። ነገር ግን አውልቶች ብዙ ዓመታትን በመቆየታቸው መቃብሩ የማን እንደሆነ መለየት አይቻልም። እንዲሁም በአኮ ሲኖሩ የነበሩ ይሁዳዊያን በዚህ መካነ መቃብር እንደተቀብሩ ተገልጿል። ለምሳሌ በመካከለኛው ዘመን ወደ እስራኤል አገር የመጡ ራቢ ሽምሾን ምሻንፅ እና ራቢ ዮሴፍ የራቢ ይሄኤል ሜፋሪስ ልጅ እንደምሳሌ ይጠቀሳሉ። የዚህ መካነ መቃብር አዲሱ ክፍል ዋና አገልግሎት የነበር ከ 1860-1935 ዓ.ም ሲሆን፤ ከተማዋን ያቋቋሙት የተለያዩ ሰዎች እና የከተማዋ ኖዋሪዎች ተቀብረውበታል። እንዲሁም አዲስ ሰፈራ ሲመሰረቱ የነበሩ ሰዎች የመቃብር ቦታ ስላልነበራችቸው በዚህ መካነ መቃብሩ ሲገለገሉ ነበር። በመካነ መቃብሩ ውስጥ ከተቀበሩ ሰዎች የካልፎን ቤተሰብ፣ የላስኮቭ፣ የሮትንበርግ፣ የፓቭዝነር ቤተሰቦች( ሽሙኤል ዮሴፍ ፓቭዝነር እና ሚስቱ የኤሀድ አም ልጅ) እንድተቀበሩ ተገልጿል። እንዲሁም ገዳሊያው እና ቤተሰቦቹ፣ በእስራኤል አገር የመጀመሪያው የቀዶ ህክምና ሀኪም ድ/ር አልበርት(አብርሀም) ወንደርሊህ፤ እንዲሁም በ1948 ክስተቶች የተገደሉት፤ በ 1934-1945 ክስተቶች የተገደሉት እና በበአትሊት የማህፀቤት ሶላል አደጋ ህይወታቸው ያጡ ሁሉ በዚህ መካነ መቃብር ተቀብረው ይገኛሉ። ከመቃብሮች መካከል በኦቶማን ግዛት ውስጥ ከይሁዳዊያን ዳያስፖራ የመጡ ሊቃውንቶች የመቃብር ድንጋይ እና በእስራኤል ምድር አጥንታቸውን እንዲቀብሩ ሳይሞቱ ለቤተሰቦቻቸው ትዕዛዝ የሰጡ ሰዎች የመቃብር ድንጋዮች ይገኙበታል ፡፡ ተጨማሪ በዚህ መካነ መቃብር ተቀብረው የሚገኙ ሰዎች፦ ሀራብ ሀቢብ ሀይም ዳቪድ ስታሆን የትቬሪያ ዋና የሀይማኖት ዳኛ፤ ሀራብ ዳቪድ ካልፎን፣ ሀራብ ርፋኤል ካልፎን፣ ሀራብ ዮሴፍ ኒሲም ኤልካቬ፣ ሀራብ ዮሴፍ አልተር፣ የሀይፋ ዋና የሀይማኖት ዳኛ ሀራብ አብርሀም ሀኮየን፣ የምዕራብ የሩሳሌም ሀኪም ሀራብ ብኒያሚን ሀሙይ፤ የካኢር ከተማ ራብ ሀራብ አሀሮን መንደል ብሀረን፣ የአድሞር ለቪ ይፅሀቅ ጎተርማን ልጅ ሀራብ ሽሙኤል እስራኤል፣ ሀራብ ይፅሀቅ ንኡራይ፣ የኢንዱስትሪ ባለሙያው ሊኦን ሽቴይን ፣ ዶ/ር ዮሴፍ ኮየን ፣ እንዲሁም በአንደኛው የዓለም ጦርነት ወቅት በብሪታንያ ንጉሠ ነገሥት ግዛት ጊዜ በእስራኤል አገር አካባቢ በተደረገው ጦርነት ህይወታቸውን ካጡ በዚህ መካነ መቃብሩ ተቀብረው ይገኛሉ። በጥንት ጊዜ ይህ የመቃብር ስፍራ እንደ ቅዱስ ስፍራ እና ወደ እስራኤል አገር ለሚመጡ ሰዎች የጸሎት ቦታ ሆኖ ሲያገለግል ነበር ፡፡ ለምሳሌ ራቢ ይፅሀቅ ባር ዮሴፍ ሄይሎ በ 1333 ዓ.ም ከስፔን ወደ እስራኤል እንደመጣ እንዲህ ይገልፃል፦ የሀይፋ ከተማ የካርሜል ተራራ ፊት ለፊት የተመሰረተች ስትሆን፤ ከተማዋም የረቢ አብዲሚ ደማን ሄይፋ ትውልድ ቦታ ነች። በከተማዋ ታዋቂ የሀሲዲም ህብረተሰብ እንዳለ እና በመካነ መቃብሩ ወደ እስራኤል አገር የሚመጡ ይሁዳዊያ በሙሉ እየሄዱ የፀሎት ሥነ ሥርዓት ያደርጋሉ። ምክንያቱም በመካነ መቃብሩ ከተለያዩ አገር የመጡ እና በአኮ ሲኖሩ የነበሩ የይሁዳዊያ ሊቃውንቶች ስለተቀበሩበት ነው።
የሩስያ ውጭ ጉዳይ ሚንሥትር ሠርጌ ላቭሮቭ፦ የኢትዮጵያ መንግሥት ትግራይ ክልል ውስጥ የሰብአዊ ተግዳሮትን ለመወጣት የሚያደርገውን ጥረት የሩስያ ፌዴሬሽን ዕውቅና እንደሚሰጥ ገለጡ። የሩስያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌይ ላቭሮቭ ይህን ያሉት ከኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ እና ምክትል ሚንሥትር ደመቀ መኮንን ጋር ትናንት በስልክ ከተወያዩ በኋላ ነው። በውይይቱ ወቅትም አቶ ደመቀ በትግራይ ክልል ውስጥ ስላለው መልሶ ግንባታ እና ማቋቋም ለሠርጌ ላቭሮቭ ማብራራታቸው ተጠቊሟል። ትግራይ ውስጥ የሰብአዊ ድጋፍ ኹኔታ ስኬታማ በሆነ መልኩ መቀጠሉን ማብራራታቸውንም ውጭ ጉዳይ መሥሪያ ቤት ገልጧል። ሠርጌ ላቭሮቭ የኢትዮጵያ መንግሥት ትግራይ ክልል ውስጥ ያለውን የሰብአዊ ተግዳሮትን በተመለከተ የሚያደርገውን ጥረት እንደሚረዱ መንግሥታቸውም በዚህ ጉዳይ ኢትዮጵያን መርዳቱን ለመቀጠል ምንጊዜም ዝግጁ መሆኑን ጠቊመዋል። ሩስያ አባል የሆነችበት የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የፀጥታው ጥበቃ ምክር ቤት ባለፈው ሳምንት በትግራይ ጉዳይ በዝግ መምከሩ የሚታወስ ነው። በሌላ ዜና ፋና እንዳለው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር እና ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ከተባበሩት መንግስታት ድርጅት የልማት ፕሮግራም ምክትል አስተዳዳሪ እና የአፍሪካ ቀጠና ሃላፊ አሁና ኢዚኮኖዋ ጋር ተወያዩ፡፡ በውይይታቸው ወቅትም በትግራይ ክልል ስላለው የሰብአዊ እርዳታ ሁኔታ፣ በኢትዮጵያ እና በድርጅቱ መካከል ስላለው ትብብር እና በመጭው ሃገር አቀፍ ምርጫ ዙሪያ መክረዋል፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ የተመድ የልማት ፕሮግራም ኢትዮጵያ የ2030 ዘለቂ የልማት ግቦችን ለማሳካት ለምታደርገው ጥረት የሚያደርገውን ድጋፍ አድንቀዋል፡፡ አያይዘውም በኢትዮጵያ እየተካሄደ ስላለው ሃገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያ ፕሮግራምና ኮቪድ19 ዘላቂ የልማት ግቦችን ለማሳካት በሚደረገው ጥረት ላይ ያሳደረውን ተፅዕኖ በተመለከተ ማብራሪያ ሰጥተዋል፡፡ ከትግራይ ክልል ጋር በተያያዘ በሰጡት ማብራሪያም መንግስት አሁን ላይ በህግ ማስከበር ዘመቻው ወቅት ለተጎዱ ዜጎች ሰብአዊ ድጋፍ ማድረግ፣ መልሶ ማቋቋምና በህወሓት ጉዳት የደረሰባቸውን መሰረተ ልማቶች መልሶ ግንባታ ላይ ትኩረት ማድረጉን አስረድተዋል፡፡ አያይዘውም መንግስት በትግራይ ክልል 92 የእርዳታ ማሰራጫ ጣቢያዎችን በማቋቋም ከተመድ እና ሌሎች ረጂ ድርጅቶች ጋር በቅንጅት እየሰራ ነው ብለዋል፡፡ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የልማት ፕሮግራም ምክትል አስተዳዳሪ እና የአፍሪካ ቀጠና ሃላፊ አሁና ኢዚኮኖዋ በበኩላቸው ከመጭው ሃገራዊ ምርጫ ጋር በተያያዘ ድርጅቱ ተአማኒ፣ አካታች እና ሰላማዊ ምርጫ እንዲደረግ የቦርዱን አቅም ለማጠናከር የጀመረውን ፕሮግራም ተግባራዊ እንደሚያደርገው ገልጸዋል። የተመድ የልማት ድርጅት ለኢትዮጵያ ልማት የሚያደርገውን ድጋፍ ይቀጥላልም ነው ያሉት። የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የልማት ፕሮግራም ምክትል አስተዳዳሪ እና የአፍሪካ ቀጠና ሃላፊ አሁና ኢዚኮኖዋ በኢትዮጵያ የስራ ጉብኝት እያደረጉ ሲሆን፥ ከመንግስት ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎች ጋር ይወያያሉ ተብሎ ይጠበቃል።
በሶማሊያ ዋና ከተማ ሞቃዲሾ በሚገኘው ዞቤ ከተሰኘ መስቀለኛ መንገድ አቅራቢያ ከሚገኘው የትምህርት ሚኒስቴር ላይ በተነጣጠረ አጥፍቶ ጠፊዎች በሁለት ተሽከርካሪዎች ላይ ያጠመዱት ቦምብ ፈንድቶ ለበርካታ ሰዎች ህይወት መጥፋት ምክኒያት መሆኑን እማኞች እና የጸጥታ ባለስልጣናት ገለጹ። የመጀመሪያው የቦንብ ጥቃት የተፈጸመው ከትምህርት ሚኒስቴር ቅጥር ጊቢ መግቢያ ከሚገኝ የፍተሻ ሥፍራ ሲሆን፤ ሁለተኛው ፍንዳታ ደግሞ ተጎጂዎችን ለመርዳት ሲሯሯጡ የነበሩ ግለሰቦች እና የአምቡላንስ ሰራተኞች ከመጡ በኋላ መፈጸሙን ስማችቸው እንዳይገለጽ የፈለጉ እማኞች ለአሜሪካ ድምጽ ተናግረዋል። “እጅግ ብዙ ሰዎች በጉዳቱ ህይወታቸው አልፏል” ያሉት የሶማሊያ የፖሊስ ቃል አቀባይ ሳዲቅ ዶዲሼ፤ ሆኖም እስካሁን በሁለቱም ጥቃቶች የተገደሉት ሰዎች ትክክለኛ አሃዝ እንደሌላቸው እና ምርመራው ሲጠናቀቅ ለመገናኛ ብዙሃን ይፋ እንደሚያደርጉ ገልጸዋል። በአንጻሩ የአሜሪካ ድምጽ ያነጋገራቸው የዓይን እማኞች በአደጋው የሞቱት ሰዎች ቁጥር በጥቂቱ 20 እንደሚደርስ አስታውቀዋል። ለዛሬው ጥቃትም እስካሁን ድረስ ሃላፊነቱን የወሰደ ቡድን ባይኖርም፣ በሶማሊያ የሚንቀሳቀሰው እስላማዊ ቡድን አል ሸባብ በተደጋጋሚ ይህን መሰል ጥቃቶች በሃገሪቱ መዲና ሞቃዲሹ እንደሚፈጽም ይታወቃል። የዛሬው ጥቃትም የተፈጸመው የሃገሪቱ ፕሬዘዳንት ሀሰን ሼክ መሀሙድ እና የፌደራል ክልል አባል መሪዎች ጽንፈኛ ርዕዮተ አለምን ለመዋጋት እና ለማጥፋት ለአምስት ቀናት የተካሄደው ብሔራዊ ኮንፈረን ላይ ከተገኙ ሰዓታት በኋላ ነው
“የኢትዮጵያ አርበኞች አንድነት ግንባር የጦር ክንፍ ዋና አዛዠ ቶውት ፖል ቾይ ህገ መንግስታዊ ስርዓቱን በመቀበል ከኢትዮጵያ መንግስት ጋር ለመስራት ተስማማ” በሚል ዛሬ የህወሃት መንግስት ዛሬ በቴሌቭዥን እንዳሰራጨ ይታወቃል። ጉዳዮን ከበድ አድርጎ ለማቅረብም ቶውት ፖል ቾይ አስው ስለተባለው ሰራዊት ፤ ተደረገ ስለተባለው ድርድር እና ስለ ፖለቲካ ማንነቱ ቦርከና ከታማኝ ምንጭ ያገኘው ዜና አለ። ከፖለቲካ ታሪኩ ለመጀመር ያህል ቶውት ፖል ቾይ በደርግ መንግስት የጋምቤላ የኢሰፖ አንደኛ ጸሃፊ ሆኖ የሰራ ፤ ቀደም ሲልም በደህንነት ውስጥ የሰራ ሰው ነው። ከደርግ መንግስት ውድቀት በኋላ በኬኒያ በስደት የቆየ ሲሆን ፤ እዚያ በነበረበት ወቅት ቀደም ሲል “ጥቁር አንበሳ” በሚል ሰራዊት ለማደራጀት ከተደረገ ሙከራ ጋር በተያያዘ የቀድሞውን የኢትዮጵያ ፕሬዝዳንት ኮሎኔል መንግስቱ ኃይለማርያምን ጨምሮ ሌሎች ታዋቂ ኢትዮጵያውያንን በጉዳዮ ሲያናግር እና ሎጂስቲክ ሲያሰባስብ የቆየ ሰው ቢሆንም ፤ ብዙ ሰዎችን ተስፋ ያስቆረጠ ወደ አጭበርባሪነት ወሰድ የሚያደርገው የፖለቲካ ባህሪ እንደነበረው ከሰውየው ጋር ትውውቅ የነበራቸው ታማኝ የቦርከና ምንጮች ይናገራሉ። በኬኒያ የስደተኞች መንደር የሳሙና ፋብሪካ ነገር ተቋቁሞ ፖል ሲመራው ብዙ ሳይቆይ ከጥቅም ውጭ ሆኗል። ከዚያም በኋላ የቦርከና ምንጭ ስሙን በትክክል ካላስታወሰው አንድ የኦሮሞ ጄኔራል ጋር ጦር ተደራጂቶ ፤ ባልታወቀ ሁኔታ መረጃ ሾልኮ በወያኔ ተከበው ጥቃት እንደደረሰባቸው እና ቶውት ፖል ቾይ ከከበባው ባልታወቀው ሁኔታ አምልጦ ወደ ናይሮቢ ተመልሶ እንደነበርም የቦርከና ምንጭ ጨምሮ ገልጿል። ከዛ በኋላ የአርበኞች አንድነት ግንባር አደራጃለሁ በሚል ቢሞክርም ፤ የረባ ነገር ማድረግ ሳይችል በወሬ ብቻ እያስወራ በኬኒያ ሩይሩ እንደኖረም ታውቋል። የሚቆጠር እና ቦታ የያዘ የራሱ ሰራዊት እንዳልነበረውም የዚህ ዜና ምንጭ ያብራራል። ይልቁንም ቶውት ፖል ቾይ ወያኔ ከሚደግፈው የደቡብ ሱዳን አንጃ ጋር ግንኙነት እንደነበረው ፤ ምናልባትም ለፕሮፖጋንዳ ፍጆታ ሰራዊት ማሳየት ቢኖርበት እንኳ ከዚያ ከደቡብ ሱዳን አንጃ ውጭ ሊያሳይ የሚችለው ነገር እንደሌለ ነው። ህወሓት በዚህ ቀውጢ የፖለቲካ ቀውስ ወቅት ቶውት ፖል ቾይን ወደላይ ሰቅሎ ከግዙፍ የታጠቀ የፖለቲካ ኃይል ጋር ተደራድሮ እንዳሳመነት አድርጎ ለማሳየት ቢሞክርም ፤ ከዚህ በፊት ሰውየው ቢያንስ ሁለት ጊዜ ኢትዮጵያ ውስጥ ሄዶ እንደነበር እና ወያኔ ይልቁንም ንቆ ትቶት እንደነበረ የዚህ ዜና ምንጭ ስለጉዳዮ በቅርበት የሚያውቁ ሰዎችን በስም ጠቅሶ ያስረዳል። በቅርቡ ቶውት ፖል ቾይን እና በቪዲዮው ከጀርባ የሚታየውን ሰው ( ጌታነህ ዘለቀ ይባላል) በሆቴል ውስጥ እንዳስቀመጣቸውም ታውቋል። ጌታነህ ዘለቀ የሚባለውም በደርግ ዘመን ገራፊ የነበረ እና በኋላም በናይሮቢ ኬኒያ የቤት ሰራተኛ እና ቤት የሚያፈላልግ ደላላ ሆኖ እንደሰራ ለማወቅ ተችሏል። ቶውት ፖል ቾይን አለው የተባለው አርበኛ ድርጂት በኤርትራ መሽጎ እየተፋለመ ካለው የአርበኞች ግንባር ሰራዊት እና የፖለቲካ ኃይል ጋር ምንም የሚያገኛው ነገር የለም።
የእብዶች ወንዶች አድናቂ ከሆኑ ታዲያ አቢጊያን ስፔንሰር ማወቅ አለብዎት ፡፡ እሷ ከዶን ድራፕተሮች ፍቅር ፍላጎቶች አንዱን በመጫወት አስደናቂው ብሩክ ናት ፡፡ ይህ የፍትወት ወፍ የእኛን ከላይ የተጠለፉትን የታዋቂ ዝንቦችን አህያ ያደርጋታል ፣ ወይም እሷም ከሚመኙት የባህር ዳርቻ ፎቶዎችን ከማጨስ ጋር መወዳደር አትችልም ፣ ግን ቆንጆዋን ለእሷ መስጠት አለባት ፡፡ እርሷን ለማስታወስ ካልቻሉ ሴት ልጆቹን አስተማሪ አጫወተቻቸው ፡፡ ማታ ማታ ይሄድ የነበረው አንድ ሰው በቡጢ ሱሪ ውስጥ ይሮጣል hehe እኔ ትውስታዎን ለማስደሰት ለማድረግ ያደረግኩትን ዓይነት ጥረት አየሁ ፡፡ በአቢጊል ስፔንሰር ትዊተር እና በአቢጊል ስፔንሰር Instagram መገለጫዎች ላይ የቀጥታ ዝመናዎችን ይመልከቱ። እርቃን አቢግያ ስፔንሰር ቲኬቶች እና የሃርድ ጡት ጫፎች ስዕሎችን የሚያሳዩ ይህ የወተት አቢግያ ስፔንሰር ሙሉ እርቃናቸውን ያፈሰሱ ፍሰቶች አስገራሚ ናቸው የፍሎሪዳ ተወላጅ በስሟ ምኞት ትዕይንት እንደሌላት አረጋግጣለች ግን ሄይ ፣ አብረን እንድንሰራ ብዙ ትተውልናል ፡፡ ለምሳሌ ፣ በተስተካከለ የቴሌቪዥን ድራማ ውስጥ የብራዚል ትዕይንት የላትም ፣ ከዚያ የውስጥ ሱሪዎችን ለብሳ ከመታጠቢያ ቤት የምትወጣበት ትዕይንት አለ ፡፡ ወደፊት በሚሰሯቸው ሥራዎች ላይ የቆዳ እጥረቷን እንደምታስተካክል ተስፋ እናደርጋለን ፡፡ አዲስ የፖፕ ኮከቦች እንደ ስካርሌት ዮሀንሰን እና ጄኒ ማካርቲ ያሉ የፍትወት ምስሎች ያዩዋቸው ካላዩዋቸው አስገራሚ ናቸው ፡፡ ሆኖም ለተሰረቀው iCloud ምስጋና ይግባውና ተዋናይቷን ማስተርቤሽን የሚያሳይ ቪዲዮ ፡፡ አልጋዋ ላይ በተኛች ጊዜ እምሷን እና ጫፎpsን እያንሸራተተች ፡፡ እሷም የወሲብ ፀጉሯን እየሳበች ታየዋለች ጌታ ሆይ ፣ ይህ ዝም ብሎ ምኞት ነው። ማጠቃለያ የተወለደው አቢግያ ሊግ ስፔንሰር ነሐሴ 4 ቀን 1981 አሜሪካዊቷ ተዋናይ ናት ፡፡ ሥራዋን የጀመረው የቀን-ቀን የቴሌቪዥን ሳሙና ኦፔራ ሁሉም ልጆቼ እንደ ርብቃ ታይሬ እየተጫወቱ ነው ፡፡ እስፔንሰር እንዲሁ በ 2010 እንደ የእኔ እንቅልፍ ውስጥ ባሉ ፊልሞች ውስጥ ታይቷል እናም ይህ ማለት እ.ኤ.አ. በ 2012 ጦርነት ማለት ነው ፡፡ በማያ ገጹ ላይ የወሲብ ትዕይንት ገና አይታየንም ፡፡ እኛ በእውነት ስፔንሰር የበለጠ ሥጋን እንደሚጋራ ተስፋ እናደርጋለን ግን እስከዚያው ድረስ ጊዜዎን ወስደው ከአቢግያ እስፔንደር በታች ያሉትን ምኞታዊ ፎቶዎችን መመልከት ይችላሉ ፡፡ እነሱ ምናልባት የተጫኑ ፎቶዎች ሊሆኑ ይችላሉ ነገር ግን እነሱ እንደ ገሃነም ናቸው ፡፡ ዝርዝር ሁኔታ
ጉዳያችን - GUDAYACHN: በመንግስት የሚደገፈው የጎሳ ፖለቲካ እንደ 'አሜባ' እየተስፋፋ ነው።የመንግስትን የጎሳ ፖለቲካን ጨምሮ በየቦታው እያቆጠቆጡ ያሉትን የጎሳ አራማጆችን አደብ ማስገዛት የሚቻለው የተቃውሞ የፖለቲካ መስመሩን ሕዝብ ሲዘውረው ነው። ጉዳያችን - በጉዳያችን ሚድያ፣ኮምኒኬሽን እና ምክር አገልግሎት የሚዘጋጅ ሲሆን ከ2003 ዓም ጀምሮ በድረ-ገፅ ላይ የነበረ በአሁኑ ጊዜ ከአንድ ሚልዮን በላይ ጎብኚዎች ያሉት ገፅ ነው። Gudayachn is prepared by Gudayachn Multimedia, Communication and Consultant Organization. It has been online since 2011. Currently, Gudayachn is being visited by over One-million readers from all over the world. ወደ የሚፈልጉት ቋንቋ ይቀይሩ Translate to different Languages Thursday, March 27, 2014 በመንግስት የሚደገፈው የጎሳ ፖለቲካ እንደ 'አሜባ' እየተስፋፋ ነው።የመንግስትን የጎሳ ፖለቲካን ጨምሮ በየቦታው እያቆጠቆጡ ያሉትን የጎሳ አራማጆችን አደብ ማስገዛት የሚቻለው የተቃውሞ የፖለቲካ መስመሩን ሕዝብ ሲዘውረው ነው። ኢትዮጵያ በቅርብም ሆነ በሩቅ ጠላቶቿ የተደገሰላት ለዘመናት ሲውጠነጠን የነበረ የማጥፍያ ''ቦንብ'' በየቦታው መፈነዳዳት ጀምሯል።ጎሳን መሰረት ያደረገው አስተዳደር ለሁለት አስር ዓመታት ያህል ደጋግሞ ሲወጋው የነበረው ኢትዮጵያዊነት በአንዳንድ ቦታዎች እየተጎዳ መሆኑን ምልክቶች እየታዩ ነው። ትናንት ባህርዳር የመላው ኢትዮጵያ የስፖርት ውድድር ላይ በኦሮምኛ ተናጋሪ ወንድሞቻችን እና እህቶቻችን ላይ በዋልጌ የከተማዋ ነዋሪዎች ተፈፀመ የተባለው ስብእናን የሚነካ ተግባር አሳፋሪ ብቻ ሳይሆን በድርጊቱ ፈፃሚዎች ላይ ተገቢው ቅጣት አስፈላጊ መሆኑን የሚያመላክት ነው።ኢትዮጵያ ተዘዋውረው የማይነግዱባት፣በፈለጉት ክልል ሄደው በህጋዊ መንገድ እርሻ ለማረስ ቋንቋ የሚጠየቅባት ሃገር መሆኗ ሲያሳዝነን ከርሞ ዛሬ ደግሞ የስፖርት ውድድር ለማድረግ የማይቻልባት ሀገር መሆኗ የጊዜያችን አሳዛኝ ክስተት ነው። ኢሕአዲግ/ወያኔ የመሰረተው የጎሳ ፖለቲካን ማዕከል ያደረገ ስርዓት የችግሮቹ አንቀሳቃሽ ሞተር መሆኑን መዘንጋት የለብንም።የኢትዮጵያ ሕዝብ ሆኖ ነው እንጂ ሌላ ሃገር የኢህአዲግ አይነት የጎሳ ፖለቲካ የሚያራምድ መንግስት ቢገጥመው 22 ዓመታት አይደለም በ 6 ወራት ውስጥ የእርስ በርስ ጦርነት ውስጥ እንደሚገባ ሳይታለም የተፈታ ነው። በሌሎች አፍሪካውያን ሃገራት ጎሳ እና ቋንቋን መሰረት ያደረገ የፖለቲካ ድርጅት መመስረት በሕግ የተከለከለ ነው፣እኛ ጋር ግን ይበረታታል።ይልቁን ለፍቃድ ቅድምያ የሚሰጠው በጎሳ ለተመሰረቱቱ ነው።በሃገራዊ መልክ የተደራጁ ፍቃድ ለማግኘትም ብዙ ፈተና አለባቸው።ለምሳሌ የሰማያዊ ፓርቲ ፍቃድ እንዲሰጠው አመልክቶ ለብዙ ወራት ሳይሰጠው ቆይቶ በእራሱ እውቅናውን ማወጁን ከገለፀ በኃላ ነው ፍቃድ የተሰጠው። በሌሎች አፍሪካውያን በስልጣን ላይ ያለ ማንኛውም ሰው የመጣበትን ጎሳ የበላይነት በየመድረኩ ላይ መለፈፍ አይችልም።በኬንያ በዑጋንዳ ብንመለከት ሚኒስትሮች ይህንን ቢያደርጉ በሕግ ይቀጣሉ።እኛ ጋር ግን የቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ መለስ ዜናዊ የመጡበትን ብሔር መጥቀስ ብቻ ሳይሆን ከእዚህ ብሔር በመምጣታቸው ኩራት እንደሚሰማቸው ሕዝብ በተሰበሰበበት ያደረጉት ንግግር አሁንም ድረስ በብዙ ሰዎች እጅ ይገኛል። በሌሎች የአፍሪካ ሃገራ ውስጥ የአስተዳደር መዋቅሮች በተለይ ክልልሎች ቋንቋን መሰረት እንዳያደርጉ ጥንቃቄ ይደረጋል። ለምሳሌ ዑጋንዳን ብንመለከት የማዕከላዊው ቡጋንዳ ግዛት ውስጥ የምትገኘው የሀገሪቱ ዋና ከተማ ካምፓላ ከምዕራብ የመጡት ''መኛንኮሌ'' ሆነ ከሰሜን የመጡት ጎሳዎች እኩል በዜግነት ይኖሩበታል እንጂ በንጉሥ ደረጃ ያለው የቡጋንዳ ጎሳ የበላይነቱን አያሳይባትም። ሌሎች ሃገራት በጎሳ ፖለቲካ ላይ ጥንቁቅ ናቸው።በእያንዳንዱ ሕግም ሆነ የሚድያ ሥራ ላይ የማይነኩ ቀይ መስመሮች ያሰምራሉ።እኛ ጋር ግን ቀዩን መስመር የሚረጋግጠው በጎሳ ላይ በተመሰረተ ሕግ የሚመራ የፖለቲካ መስመር ያለው መንግስት እራሱ ነው።ኢትዮጵያውያን ሳንጠፋ ልንቃወመው የሚገባን የመንግስት የጎሳ ፖለቲካ መስመርን ነው።ከመንግስት ሌላ በጎሳ ፖለቲካ በማናፈስ የምታወቁቱ የባሕርዳር ጥፋት ፈፃሚዎችን ጨምሮ፣በአምቦ ወረዳ አፈናቃዮች፣የጉርዳፈርዳ ውጡ ባዮች፣የቤንሻንጉል ባለግዜዎች፣የሐረር የነዋሪውን ሱቅ በእሳት አቀጣጣዮች፣በሱማሌ ክልል የኦሮምኛ ተናጋሪዎችን አሳዳጆች ወዘተ በትክክል አትከፋፍሉን ብለን መቃወም ስንችል ነው። ድህነት በተስፋፋበት ሕብረተሰብ ውስጥ የጎሳ ፖለቲካ የነዳጅ ያህል እሳት አቀጣጣይ ነው።የከፋው እና ኑሮ የከበደው ሁሉ ብሶቱ ንግግሩ ይከብዳል። በእዚህ ላይ የጎሳ ፖለቲካ የሚያራምድ መንግስት ባለበት ሀገር።እናም መንግስት በቀዳሚነት ከጎሳ ፖለቲካ የወጣ እውነተኛ የፖሊሲ ለውጥ ያስፈልገዋል።ለእዚህ ለውጥ ዝግጁ ካልሆነ ግን ሕዝብ የጎሳ ፖለቲካ በቃን ብሎ የሚነሳበት ጊዜ ነው ማለት ነው።እናቶች ልጆቻችን በጎሳ ፖለቲካ አያልቁም! ወንዶች ለጎሳ ፖለቲካ አንተባበርም! አዛውንቶች የጎሳ ፖለቲካ አይጠቅምም! መንግስት ከጎሳ ፖለቲካ ይውጣ! መባል ያለበት ጊዜ ነው።የመንግስትን የጎሳ ፖለቲካን ጨምሮ በየቦታው እያቆጠቆጡ ያሉትን የጎሳ አራማጆችን አደብ ማስገዛት የሚቻለው የተቃውሞ የፖለቲካ መስመሩን ሕዝብ ሲዘውረው ነው።ይህ የሕልውና ጉዳይ ነው። ጉዳያችን መጋቢት 18/2006 ዓም By ጌታቸው በቀለ ዳምጠው / Getachew Bekele Damtew Getachew Bekele Damtew at March 27, 2014 Email ThisBlogThis!Share to TwitterShare to FacebookShare to Pinterest No comments: Post a Comment Newer Post Older Post Home Subscribe to: Post Comments (Atom) የዋጋ ንረት ጉዳይ የፀጥታ አና የሀገር ደህንነት ጉዳይ ነው። የኢትዮጵያ የዋጋ ንረትን ለማቃለል መንግስት መከለስ ያለበት ቁልፍ የፖሊሲ ጉዳይ። ========= ጉዳያችን ልዩ ========= አይኢም ኤፍ የዋጋ ግሽበትን (ንረትን) ሲተረጉም ''በተወሰነ ጊዜ ውስጥ የሚለካ አጠቃላይ የዋጋ ንረት ሲሆን ይህ የዋጋ ንረት አጠቃላይ ሀገራዊ የኑሮ ውድነትን ... የ ኤርትራ ጉዳይ ና የ ሃያ አንደኛው ክ/ዘመን ልጆች አስተሳሰብ በ ካርታ ጫወጣ ጎበዝ አደለሁም። ግን ጆከር የተባለች ካርታ መኖሯን አውቃለሁ።ጆከር ካርታ በ ሁሉም ቦታ ስለምትገባ በ ካርታ ጫወታ ጆከር የደረሰው ሰው የማሸነፍ እድል ስላለው ፊቱ በ ፈገግታ ይሞላል። የ አትዮጵ... A Loud and Clear Lesson – For Ethiopia and the World ዓለም እና ኢትዮጵያ (ከምዕራቡ ዓለም የሰሞኑ የሽብርተኛው ህወሃትን መደገፍ) ትልቅ ትምሕርት ይውሰዱ! በሚል የእንግሊዙ ጸሓፊ ዛሬ ያወጣው ሙሉ ጽሑፍ በርካታ ጉዳዮችን ይዳስሳል። Without US support — milita... ጌታቸው ረዳ ''ክው'' ብሏል።በትግሪኛ የሰጠው መግለጫ።ምን ይዟል? ጌታቸው ረዳ በከፍተኛ ድንጋጤ ውስጥ ========= ጉዳያችን ምጥን ========= ጌታቸው ረዳ በትግርኛ ማምሻውን መግለጫ ሰጥቷል። ጋዜጠኞቹ ይችን ምሽት ጌታቸው አጠገብ መቀመጥ እንዳስጨነቃቸው ከጠያቂዎቹ መርበትበት ለ...
ሚኒስተራት ጉዳያት ወጻኢ ኤርትራ ኢትዮጵያን ጅቡትን ኣብ ስሉሳዊ ጉዳያት ብፍላይ ድማ ኣብ ሓድሕዳዊ ምድልዳል ሰላም፡ ሕውነትን ምትሕግጋዝን ኣብ ሞንጎ ሃገራቶም ዘትዮም። እቶም ሚኒስተራት ጉድያት ወጻኢ ሃገራት ቀርኒ ኣፍሪቃ ጎድኒ ጎድኒቲ ኣብ ኒውዮርክ ኣብ ዝካየድ ዘሎ መበል 73 ሓፈሻዊ ኣኼባ ውድብ ሕቡራት ሃገራት ኣብ ዘካየድዎ ርክብ: ሚኒስተር ጉዳያት ወጻኢ ኢትዮጵያ ዶክተር ወርቅነህ ገበየሁ ኣብ ኢትዮጵያ ዝተኻየደ ሰላማዊ ምስግጋር ስልጣንን ተሃድሶ ለውጥን ንድሌት ኢትዮጵያውያን ከማልእ ዝግስግስ ዘሎ ምዃኑ ብምጥቃስ: ኣብ ጉዳያት ደሞክራሲ፤ ግዝኣተ ሕጊ ፤ ፖለቲካ፤ ቁጠባ ማሕበራዊ ማዕርነትን ፍትሕን ብዝበለጸ ንኽዓብዩ ዝግበር ዘሎ ስራሕ ተንቲኑ። ሚኒስተር ጉዳያት ወጻኢ ኢትዮጵያ ዶክተር ወርቅነህ ገበየሁ: እቲ ኣብ ዕርቅን ሕድገትን ኣምር ቀዳማይ ሚኒስተር ኢትዮጵያ ዶክተር ኣብይ ኣሕመድ ምርኩስ ገይሩ ኣብ ምምዕባል ደሞክራሲ ምሕደራን ምኽባር ሰብኣዊ መሰላትን ዝስራሕ ዘሎ ስርሓት ድማ ንሓድነት ኢትዮጵያ የጠናኽር ምህላው ገሊጹ። መልእኽቲ ናይዚ ድማ ኣብ ኢትዮጵያ ጥራይ ከይተሓጽረ ክንዮ ዶባት ኢትዮጵያ: ኣብ ቀርኒ ኣፍሪቃ ሰላምን ምርግጋእን ብምፍጣር ንዝግበር ዘሎ ጻዕሪ ኣህጉራዊ ድጋፍን ሓገዝን ይረክብ ምህላው ሚኒስተር ጉዳያት ወጻኢ ኢትዮጵያ ዶክተር ወርቅነህ ብተወሳኺ ኣፍሊጡ። ሰለስቲኦም ሚኒስተራ ጉዳያት ወጻኢ ኤርትራ ኢትዮጵያን ጅቡትን ንሰላምን ምትሕግ ጋዝን ብዝበለጸ ክሰርሑ ምዃኖምን ኣብ ዞባውን ኣህጉራውያን ጉዳያት ብሓባር ብምስራሕ ንዝተበጽሐ ደረጃ ምትሕግ ጋዝ ናብ ዝለዓለ ደረጃ ክብ ከብልዎ ድልውነቶም ከምዘረጋገጹ ካብ ሚኒስትሪ ጉዳያት ወጻኢ ዝተዋህበ መግለጺ ብተወሳኺ ሓቢሩ። ዊንታ ኪዳነ wkidane@voanews.com ጥለብ ዕለታዊ ፈነወ ድምጺ ኣመሪካ 05/12/2022 ፈነወ ድምጺ ኣመሪካ ቋንቋ ትግርኛ ታሕሳስ 5,2022 ፈነወ ድምጺ ኣመሪካ ቋንቋ ትግርኛ ታሕሳስ 5,2022 ዜና -ኮሚተ ቀይሕ መስቀል ናብ ክልል ትግራይ ሓገዝ ምቕጻሉ ይገልጽ: ኣዛዚ ሓይልታት ትግራይ 65 ሚእታዊት ካብ ሰራዊት ካብ ቕድመ ግንባር ምስሓቡ ይገልጹ: ኣብ ናይጀርያ ዘጋጠመ መጭወይቲን ሰራዊት ሶማል ንቁልፊ ቦታ ካብ ኣልሸባብ ምምንዛዑ ይገልጽ ዝብሉ ይርከብዎም ዜና ስፖርትን መደብ ሳይንስን ቴክኖሎጂን የጠቓልል
ሲዳማ በኢትዮጵያ ከሚገኙ ብሔር፣ ብሔረሰቦች እና ህዝቦች መካከል አንዱ ሲሆን፡ ቀድሞ የሲዳሞ ክፍለ አገር ይባል በነበረው እና በአሁኑ ጊዜ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግስት አካል በሆነው ሲዳማ ዞን ውስጥ የሚገኝ ህዝብ ነው። ህዝቡ ከሲዳማ ዞን ውጪ በአጎራባቹ የኦሮሚያ ክልል በተለያዩ ዞኖች ውስጥ ይኖራል። የህዝብ ብዛቱም ከአራት ሚሊዮን በላይ እንደሆነ የተለያዩ ዶክመንቶች ያመለክታሉ። ሲዳማዎች የአፍሮ - እስያቲክ ግንድ ካላቸው እና በሰሜን አፍሪካ፣ በአፍሪካ ቀንድ እንዲሁም በደቡብ ምዕራብ እስያ ከሚነገሩ 375 ቋንቋዎች አንዱ የሆነ እና ከኩሽ ወይም ከኩሺቲክ የቋንቋ ቤተሰብ የሚመደብ ቋንቋ ይናገራሉ። ከቋንቋቸው ባሻገር እንደሌሎቹ የኢትዮጵያ ብሔር፣ ብሔረሰቦች እና ህዝቦች ሁሉ የራሳቸው የሆነ ባህል፣ እምነት፣ አስተዳደራዊ ስርዓት፣ መገበያያ ገንዘብ፣ የጊዜ እና ዘመን አቆጣጠር ስርዓት እና ሌሎች ማህበራዊ እሴቶች ያሉት ህዝብ ነው። ሲዳማዎች ለዘመናት ከአባት ወደ ልጅ እያወረሱ ካቆዩት እሴቶቻቸው መካከል ባህላዊ ሐይማኖት ይገኝበታል። በሐይማኖቱ መሰረት ሲዳማዎች በማጋኖ ( አምላክ ወይም እግዚአብሔር) ያምናሉ። ማጋኖ ፣ ሐላሌ ( እውነት) እና አካካ ( አባቶች፣ አያቶች፣ ቅድመ አያቶች) የእምነታቸው ምሰሶዎች ናቸው። በእነዚህ ሶስቱ ምሰሶዎች ላይ እና በእምነቱ አጠቃላይ ጽንሰ ሐሳብ ላይ አንዳንድ ሀሳቦችን ከማንሳት በፊት ስለአካኮዎች ወይም አባቶች፣ አያቶች፣ ቅድመ አያቶች ወይም ስለሲዳማ ጎሳዎች ትንሽ ልበል። ሲዳማዎች ከመካከለኛው ምስራቅ ባህርን ተሻግረው ወደ አፍሪካ ቀንድ መምጣታቸውን፣ በመጀመሪያ «ዳዋ» 1 ከሚባል ቦታ ላይ መስፈራቸውን ቀጥሎም በባሌ አድርገው አሁን ወዳሉበት አከባቢ መምጣታቸውን የብሔሩ ሽማግሌዎች ይተርካሉ። በትረካቸውም አሁን ወዳሉበት አከባቢ እንዲመጡ ያደረጋቸው የአባታቸው ጉዛዜ መሆኑን ይናገራሉ። እንደሽማግሌዎቹ ገለፃ፡ ሲዳማዎች የሁለት አባቶች ልጆች ሲሆኑ፡ ቡሼ የሚባለው አንደኛው አባታቸው ሲሞት ከመቃራቸው ጉድጓድ የሚወጣው አፈር ከተቀበሩ በሃላ ሲመለስ ከመሬት ከፍ ወይም ዝቅ ከሚል ቦታ እንዳይቀብራቸው በተናዘዙት መሰረት የአባታቸውን ሬሳ በተለያዩ አካባቢዎች እና ቦታዎች ለመቅበር ሞክረው ስላልተሳካላቸው መጀመሪያ ከሰፈሩበት አካባቢ ተነስተው በባሌ አድርገው እግሬ መንገዳቸውን የአባታቸውን ሬሳ እየቀበሩ እያወጡ ዛሬ ወዳሉበት አከባቢ መጥተዋል። በአከባቢውም የአባታቸውን ሬሳ ሲቀብሩ በተናዘዙት መሰረት ከመቃብር ጉድጓድ የወጣው አፈር ወደ መቃብሩ ሲመለስ ከመሬት እኩል በመሆኑ የአባታቸው የመጨረሻ የመቃብር ቦታ ሆነ። ከአባታቸው የመቃብር አከባቢ መራቅ ያልፈለጉት ሲዳማዎችም በአከባቢው ሰፍረው እስከአሁን ይኖራሉ። እንግዲህ ስለሲዳማዎች አባት ኑዛዜ አፍጻጸም ያለምክንያት አይደለም ያነሳሁት፡ በብሔሩ ባህላዊ ሐይማኖት መሰረት የእርሱ የመቃብር ቦታ እና ሌሎች መሰል የጎሳ አባቶች መቃብሮች በእምነቱ ተከታዮች ዘንድ ከፍተኛ ቦታ ስላላቸው ነው። ወደታች በስፋት አነሳዋለሁ። ለባህላዊ ሐይማኖቱ መሰረት የሆነው ሌላው ማጋኖ ነው። ከላይ እንዳነሳሁት የሐይማኖቱ ተከታዮች በማጋኖ ( አምላክ ወይም እግዚአብሔር ) ያምናሉ። ለማጋኖ፤ ካላቃ (ፈጣሪ)፣ ካሊቃ (ሃያል ሁሉን ቻይ) እና ሐላላንቾ (እውነተኛ) በማለት ሶስት ገጽታዎችን ይሰጡታል። ከዚህም በተጨማሪ ማጋኖ፤ እውነተኛ ወዳጅ፣ ለልጆቹ የሚሳሳ፣ የሚራራ፣ ሲያጠፉ የሚገጽጽ፣ ሀጢኣያታቸው የሚምር ሩህሩህ አባት ነው ይላሉ። በሐይማኖቱ ማጋኖ አምሳያ የለውም። በአምሳሉ የተቀረጹ ወይም የቆሙ ወይም መልኩን የሚያሳዩ ቁሶች የሏቸውም፤ ነገር ግን ቀን በቀን ከመሃከላቸው እንደሚገኝ ያምናሉ። ስሙ በራሱ የሚፈራ እና የሚከበር በመሆኑ ለመልካም ስራ ካልሆነ ለክፉ ተግባራት ማለትም ለማታለሊያነት፣ ውሸት ለመናገር፣ ወዘተ አይጠራም። ለክፋት ስሙን ማንሳት ወይም መጥራት ማጋኖን ያስቆጣል ተብሎ ይታመናል። ማጋኖ የሰውን ልጅ ከአፈር ፈጥሮ ትንፋሹን ከሰጠው በኋላ ወደ ሰማይ አረገ። ወደ ሰማይ ካረገ በኋላ ከፈጠው የሰው ልጅ ጋር በሐላሌ አማካይነት ይገናኝ ነበር። ሐላሌም በሰው እና በካሊቃ መካከል እንደድልድይ ሆነ ስለ ሰው ልጅ ያማልዳል ነበር። የእምነቱ ተከታዮች እንደምሉት ከሆነ፤ ሐላሌ ሲዳማዎች ከፈጣሪያቸው ጋር የሚገናኙበት ብቸኛው ድልድይ በመሆኑ ታላቅ ክብር እና ዋጋ ይሰጡት ነበር። በመጀመሪያ ላይ ሐላሌ በአይን የምታይና በእጅ የምዳሰስ፤ ሰዎች በሚያሹት ወቅት በየትኛውም ቦታ እና ጊዜ የሚገኝ ብሎም በሰው ልጆች መካከል የሚመላለስ ነበር። ሐላሌ ለሲዳማዎች ቅርብ ከመሆኑ እና ሲዳማዎችም ለሐላሌ ካላቸው ክብር የተነሳ በእርሱ ይተዳደሩ ነበር፤ ሐላሌም ሲዳማን ያስተዳድር ነበር። ነገር ግን ከብዙ ዓመታት በኋላ የሰው ልጆች በክፋት፣ ጥላቻ፣ ተንኮል ፣ ክህደት እና በሌሎች ክፉ ተግባራት እየተሰማሩ የፈጣሪን ትዕዛዛት እየጣሱ ሲመጡ፤ ሐላሌ ከመሃከላቸው መመላለስን እና ማስተዳደሪን ትቶ ወደ ፈጣሪ ወይም ካሊቃ ዘንድ ለመሄድ ተነሳ። ሐላሌ ከመካከላቸው እንደማይኖር እና ጥሏቸው ወደ ካሊቃ (ማጋኖ) እንደሚሄድ የተረዱ እና ከእንግዲህ ከፈጣሪ ጋር እንደት ሆኖ እንደምገናኙ ያልተረዱት የእምነቱ ተከታዮች ሐላሌ ለማን ጥሏቸው እንደሚሄድ ጠየቁት። ሐላሌም ከእንግዲህ ከካሊቃ ጋር የምትገናኙት በአባቶቻችሁ በኩል ነው። አባቶቻችሁ ከፈጣሪ ጋር ያገናኟችሃል፣ ስለእናንተ ፈጣሪን ይማለዱላችሃል ብሏቸው ወደ ሰማይ አረገ። ከዚህ ጊዜ ጀምሮ የሐይማኖቱ ተከታዮች በሞት የተለዮቸው አባቶቻቸው፣ አያቶቻቸው፣ ቅድመ አያቶቻቸው ከማጋኖ ጋር ይኖራሉ ብለው አመኑ፤ ከማመንም በላይ ከማጋኖ ጋር ለመገናኘት አባቶቻቸውን መጠቀም ጀመሩ። በእምነቱ ፊልስፊና መሰረት «እኔ ከእኔ በላይ አባቴ ፣ ከአባቴ በላይ ቀደሚት አባቶቼ፣ ከቀደሚት አባቶቼ በላይ ካሊቃ (ማጋኖ)» ተብሎ ይታመናል። ከእምነቱ ጋር በተያያዘ እና በሌሎች ማህበራዊ ምክንያቶች የተነሳ ሲዳማዎች ለአባቶች እና ለአረጓውያን የተለየ አክብሮት አላቸው። እንግዲህ ሐላሌ ወደ ካሊቃ ካረገበት ጊዜ ጀምሮ እስከ አሁን ድረስ አባቶች የእምነቱን ተከታዮች ከፈጣሪ ያገናኛሉ፣ ያስታርቃሉ፣ ስለእነርሱ ይማለዳሉ።ከዚህም ባሻገር የማህበረሰቡ ስነ ምግባር ወይም የግብረገብነት እና ሐይማኖታዊ ሕግጋት መከበራቸውን ይቆጣጠራሉ። የአባቶቻቸው የመቃብር ቦታም የእምነቱ ስነስርዓት ማካሄጃ ቦታ ሆነው ያገለግላሉ። ከላይ ከመግቢያዬ ላይ እንዳነሳሁት፤ የሲዳማ ጎሳዎች አባቶች በተለይ ሁለቱ የሲዳማ ዘር የተነሳባቸው አባቶች መቃብር ቦታዎች በእምነቱ ተከታዮች ዘንድ ቅዱስ ቦታዎች ናቸው። በሲዳምኛ ሞጎ ተብለው የሚታወቁት የአባቶች እና ቅድመ አባቶች ወይም የአካኮች መቃብሮች፤ ታጥረው በጥንቃቄና በንፅህና የተያዙ፣ የእምነቱ ተከታዮች ፈጣሪውን ለማምለክ የሚሰባሰብባቸው፣ እንዲሁም ፈጣሪን መማጸኛ መስዋዕቶችን የሚያቀርቡበት ቅዱስ ስፍራ ነው። በእነዚህ በትላልቅ ዛፎች በተሞሉ 2 ቅዱስ ስፍራዎች የእምነቱ መሪዎች ይኖራሉ። በጥቅሉ ቃዶ ተብሎ የሚጠሩት እነዚህ የእምነቱ መሪዎች በቁጥር አራት ሲሆኑ፤ ከስራ ሐላፊነታቸው አንፃር ጋና፣ ቃሪቻ፣ ዎማ እና ጋዳላ ይባላሉ። ከላይ እንዳነሳሁት የእምነቱን ተከታዮች ከፈጣሪ ወይም ከካሊቃ ጋር እንደድልድይ ሆኖ ያገናኛቸው የነበረው እና ያስተዳድራቸው የነበረው ሐላሌ ወደ ካሊቃ ከሄደ በሃላ ከፈጣሪ ጋር የማገናኘቱን ስራ ለአባቶች ስሰጥ ህዝቡን የማስተዳደር ስራ ሐላሌን ተክቶ እንዲሰሩ ከእምነቱ ተከታዮች መካከል ለተመረጡ ሰዎች ተሰጥቷል። ሐላፊነቱን የወሰዱት እነዚሁ ቃዶዎች ናቸው። የእምነቱ ተከታዮች ከእምነቱ እና ከእለትለት ማህበራዊ ኑሮ ጋር በተገናኘ የሚገጥሟቸውን ችግሮች እና ሌሎች ጉዳዮችን በተመለከተ መንፈሳዊ ማበረታቻዎችን እና ማህበራዊ ፍትሕ ለማግኘት ወደነዚህ ቅዱስ ቦታዎች በመሄድ ቃዶዎቹን ያገኟቸዋል። ቃዶዎቹም ሐላፊነት ከተቀበሉበት ጊዜ ጀምሮ ከቅዱስ ቦታዎቹን እየተንከባከቡ እድሜ ልካቸውን እዛው ይኖራሉ በምትካቸው ሌላ ቃዶ የሚመረጠው ሲሞቱ ብቻ ነው። አራቱም የተለያየ የስራ ሐላፊነቶች ሲኖሯቸው፤ አንደኛው በሌላኛው ስራ ላይ ጠልቃ መግባት አይችሉም። ከዚህም በተጨማሪ እነርሱ በምሰጡት ውሳኔዎች ላይ ማንኛውም ውጫዊ አካል ጠልቃ መግባት አይችልም። እንግዲህ የሲዳማ ባህላዊ ሐይማኖትን በተመለከተ በጣም በጥቂቱ ይህንን የሚመስል ሲሆን፤ ባህላዊ ሐይማኖቱ እንደሌሎቹ የዓለማችን ትላልቅ ሐይማኖቶች ሁሉ የራሱ የሆኑ ሕጎች ያሉት፣ የራሱ የሆነ አስተዳደራዊ መዋቅሮች ያሉት፣ በብዙ መቶ ሺዎች የሚቆጠሩ ተከታዮች ያሉት፣ የራሱ የሆነ ማምለኪያ ስፍራ ያለው እና በራሱ ሙሉ የሆነ ነው።የሲዳማ ባሕላዊ ሐይማኖት የኢትዮጵያ ብሔር ነው። ከ «https:https://www.how.com.vn/wiki/index.php?lang=am&q=የሲዳማ_ባሕላዊ_ሐይማኖት&oldid=309139» የተወሰደ 🔥 Top keywords: ዋናው ገጽልዩ:Searchአክሱም ጽዮንየዓለም ዋንጫገብረ ክርስቶስ ደስታ ግጥሞችስዕል:Keristo1.pdfኤችአይቪሥርዓተ ነጥቦችኢትዮጵያማርያምመዝገበ ቃላትዓፄ ቴዎድሮስአማርኛየኢትዮጵያ ሕገ መንግስትዳግማዊ ምኒልክየጋብቻ ሥነ-ስርዓትደራርቱ ቱሉእርዳታ:ይዞታየፌደራል የሥነምግባር እና የፀረ-ሙስና ኮሚሽንሥነ-ፍጥረትሀዲስ ዓለማየሁጥላሁን ገሠሠመደብ:ተረትና ምሳሌላሊበላአበበ ቢቂላጥሩነሽ ዲባባየአድዋ ጦርነትቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴየ1930 እ.ኤ.አ. ፊፋ የዓለም ዋንጫየንጥረ ነገሮች ሠንጠረዥስዕል:Free-Fire-Accounts.jpgኃይሌ ገብረ ሥላሴዓረፍተ-ነገርቢልሃርዝያየኢትዮጵያ ቋንቋዎችየኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠርአዲስ አበባየአክሱም ሐውልትኤድስ
የአይን እማኞች ለአል ዐይን ዜና እንደገለጹት ፣ በአከባቢው ቤቶችን ማቃጠልን ጨምሮ በሁለት ጎሳዎች መካከል በሚደረጉ የተኩስ ልውውጦች ከተማዋ ከባድ የፀጥታ ሁኔታ ላይ ትገኛለች፡፡ እንደ እማኞች ገለፃ የችግሩ መንስዔ ባለፈው ቅዳሜ በአል-ጃባል አካባቢ አንድ የጎሳ ቡድን ሁለት የማሳሊት ጎሳ ተወላጆችን ሰዎችን መግደሉ ነው፡፡ የተጎጂዎች ቤተሰቦች እሁድ ዕለት ተሰብስበው ባለሥልጣናት ወንጀለኞቹን በቁጥጥር ስር እንዲያውሉ ቢጠይቁም ይህ ሊሆን አልቻለም ነው የተባለው፡፡ ሌላ ቡድን ደግሞ በተጎጂዎች የቀብር ሥነ ስርዓት ላይ ጥቃት በመፈፀም ሦስተኛ ሰው መግደሉ ሁኔታውን ይበልጥ ማባባሱን እማኞች ገልጸዋል፡፡ ይህን ተከትሎ ትናንት መለስተኛ ግጭቶች ተፈጥረው ፣ በዛሬው ዕለት ደግሞ ግጭቱ ተባብሶ የሰዎችን ህይወት መቅጠፉንም ተናግረዋል፡፡ ግጭቶች በተከሰቱበት አል-ጂኔይና ከተማ የአል-ጃባል አካባቢ በርካታ ሰዎች የተፈናቀሉ ሲሆን “በአቡዛር የተፈናቃዮች ካምፕ የሚገኙ ቤቶች እና በአካባቢው የሚገኝ የህክምና ማዕከል ተቃጥለዋል” ብለዋል ምስክሮች፡፡ የሱዳን ሐኪሞች ኮሚቴ የምዕራብ ዳርፉር ቅርንጫፍ በበኩሉ በሰጠው መግለጫ “የምዕራብ ዳርፉር ዋና ከተማ በሆነችው አል-ጂኔይና ከተማ እንደ አዲስ ግጭት የተከሰተ ሲሆን ከእሑድ ማለዳ ጀምሮም የበለጠ ተስፋፍቷል” ብሏል፡፡ በአል-ጂኔይና ከተማ በሚገኙ የተለያዩ የህክምና ማዕከላት ፣ የህክምና እርዳታ እያገኙ የነበሩ 18 ሰዎች መሞታቸውን እና 54 መቁሰላቸውን ኮሚቴው ማረጋገጡንም ይፋ አድርጓል፡፡
ያስጨነቀን ተመታ ሌት ተቀን ያናወጠን በደስታ እንዳናመልክህ በሀዘን ያስቀመጠን አሁን ግን ደስ ብሎናል ከእስራትም ተፈተናል ጌታችን እውነትም ጌታ ድል የአንተ የማታ ማታ ኢየሱስ ብቻህን ጌታ አዝ ሁሉን ታደርግ ዘንድ ቻይ ነህ ሃሳብህ አይከለከልም አቤት የእኛ ጌታ ቋጠሮን የምትፈታ አቤት የእኛ ጌታ ጥያቄን የምትመልስ አይሁድ ሁሉ እንዲጠፋ የሞት አዋጅ ታወጀ መርደኪዮስ እንዲሰቀል መስቀያ ተዘጋጀ እጅህ ግን ቀድሞ ደረሰ የሃማ ምክሩ ፈረሰ ወጥመዱ እራሱን ያዘው ሕዝብህን ክብር አለበስከው ባሪያህን ክብር አለበስከው ማነው (፫x) ኃይልህን የሚችለው ማነው (፫x) ግርማህን የሚችለው ኃይልህን የሚችለው ግርማህን የሚችለው (፪x) አለቁ ጠፉ ብሎ ጠላት ወሬ ሲያወራ ሥማችንን ሲያጠፋ ክፉ ዘርን ሲዘራ ሥማችንን አደስክልን ግርማችንን መለስክልን በፊቱ ዘይት ቀባኸን በእጥፍ ፀጋን ሰጠኸን (፪x) ማነው (፫x) ኃይልህን የሚችለው ማነው (፫x) ግርማህን የሚችለው ኃይልህን የሚችለው ግርማህን የሚችለው (፪x) አዝ ሁሉን ታደርግ ዘንድ ቻይ ነህ ሃሳብህ አይከለከልም አቤት የእኛ ጌታ ቋጠሮን የምትፈታ አቤት የእኛ ጌታ ጥያቄን የምትመልስ (፪x) Retrieved from "https://wikimezmur.org/index.php?title=Agegnehu_Yideg/Bezu_Yehonkelegn/Hulun_Taderg_Zend&oldid=45191"
የኢፌዴሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ሰኔ 05 ቀን ባካሄደው 16ኛ መደበኛ ስብሰባ ላይ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ምክር ቤትን እና የወንጌል አማኞች አብያተ-ክርስቲየናት ምክርቤትን ህጋዊ ሰውነት የሚያጎናጽፉ ሁለት አዋጆችን አጽድቋል። ዋሽንግተን ዲሲ — አዋጅ 1206 / 2012 ለኢትዮጵያ እስልምና ምክር ቤት ህጋዊ ዕውቅናን የሰጠው አዲስ አዋጅ ቁጥር ነው። ይህ አዋጅ ይወጣ ዘንድ የዕምነቱ ተከታዮች ዓመታትን በወሰደ ጥረት ውስጥ ማለፋቸውን የሚያስታውሱት የታሪክ ተመራማሪውና በኢትዮጵያ ሙስሊሞች የቅርብ ጊዜ ትግል ውስጥም ስማቸው በቀደምትነት ከሚነሱት መካከል አንዱ የሆኑት ኡስታዝ አህመድ ጀበል፣ አዋጁ ለኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ምክር ቤት (መጅሊስ)የሚገባውን ዕውቅና መሰጠቱን በበጎ ያነሳሉ ሆኖም «አዋጁ ብቻውን በቂ አይደለም!» ይላሉ። ከአሜሪካ ድምጽ ጋር በነበራቸው ቆይታ ፣«እስከዛሬ ሲነሱ ለነበሩ፣ ለወደፊቱም ለሚነሱ (የመብት ጥያቄዎች ) መሰረት ጥሏል።ሆኖም ሁሉ ነገር አለቀ ማለት ግን አይደለም» ሲሉም አክለዋል። ሰኔ 5 /2012 የኢትየጵያ ፓርላማ ካጸደቃቸው አዋጆች ሌላኛው የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ- ክርስቲያናት ምክር ቤትን ህጋዊ ሰውነት ያላበሰው አዋጅ ቁጥር 1307/2012 ይገኝበታል ነው። የዓለም አቀፍ ኢትዮጵያዊያን ኢቫንጀሊካል ቤተ-ክርስቲያን ዋና ፓስተር ሃንፍሬ አሊጋዝ የዕምነቱ ተከታዮች እዚህ ቀን ላይ ከመድረሳቸው በፊት ድምጻቸውን የሚያሳሙበት ተቋም፣ ዕምነታቸውን በነጻነት የሚከተሉበት ሁኔታ ለመፍጠር በሞከሩባቸው ዘመናት ውስጥ ያየቸውን ፈተናዎች አውስተው ለዚህ ቀን መድረሳቸው የፈጠረባቸውን ደስታ ለአሜሪካ ድምጽ አጋርተዋል። ፓስተር ሃንፍሬ አሊጋዝ የአሁኑ አዋጅ ከሚፈጥራቸው መልካም ውጤቶች አንዱ የዕምነቱ ተከታዮች ለትውልድ ሀገራቸው ሊያደርጓቸው የሚፈልጓቸውን በጎ ስራዎች በተሻለ ተነሳሽነትት እንዲፈጽሙ የሚያበረታታ ስለመሆኑም ያስረዳሉ። ለመሆኑ በሃይማኖቶቹ ተከታዮች ዘንድ ለዓመታት ቅሬታን ፈጥረው የነበሩት አሰራሮች የትኞቹ ናቸው?የአዲሶቹ አዋጅ ፋይዳስ ምንድነው? የሚሉትን እና ሌሎች ጥያቄዎችን የሚመልሰውን አጭር መሰናዶ ያዳምጡ።
በምሥራቅ ወለጋ ሀገረ ስብከት ይህ የፕሮጀክት ጥናት መረጃ እስከተወሰደበት ጊዜ ድረስ በ18 ወረዳ ቤተክህነቶች የተዋቀረና በአጠቃላይ 382 የሚደርሱ አብያተ ክርስቲያናት ይገኛሉ፡፡ ከአሉት አብያተ ክርስቲያናት መካከል 55 (14 በመቶ) ምንም አገልጋይ የሌላቸውና አገልግሎትም የማይሰጥባቸው ሲሆን፤ አገልጋይ ያልተሟላላቸውና በከፊል አገልግሎት የሚሰጥባቸው ደግሞ 300 (78.5 በመቶ) ናቸው፡፡ የተሟላ ቀሳዉስትና ዲያቆናት ያላቸው አብያተ ክርስቲያናት 27 ናቸዉ፡፡ የፕሮጀክቱ አስፈላጊነት፡– የቤተክርስቲያን ተረካቢ የሚሆኑ የአካባቢውን ልጆች በማስተማር ቀሳውስት እና ዲያቆናትን በሚፈለገው መጠን ለማፍራት፤ የአብነት ትምህርት ቤቱ በየሁለት ዓመቱ ተማሪዎችን ተቀብሎ በማስተማር በሀገረ ስብከቱ በአገልጋይ እጦት ምክንያት የተጓደለውን መንፈሳዊ አገልግሎት እንዲጠናከር እና የተዘጉትን አብያተ ክርስቲያናት እንዲከፈቱ ማድረግ ለምዕመናኑ በቂ መንፈሳዊ አገልግሎት ለመስጠት፤ በቋንቋቸው ወንጌል በማስተማር ያመኑትን በሃይማኖታቸው ፀንተው እንዲቆዩ ለማድረግና የጠፉትን ለመመለስ ከፍተኛ አስተዋፅኦ ስለሚኖረው ነው፡፡ የፕሮጀክቱ ግብ፡ በሀገረ ስብከቱ አዲስ የአብነት ትምህርት ቤት ግንባታ በማካሄድ ቀሳውስት እና ዲያቆናት በማፍራት የተዘጉ አብያተ ክርስቲያናት እንዲከፈቱ እና የተሟላ መንፈሳዊ አገልግሎት እንዲሰጡ ማድረግ ነው፡፡
ቅኔ፡ በመሠረቱ፡ በአንድ ግለሰብ መንፈስ የሚደረስ፡ የግጥም መድበል ስለኾነ፡ ምሥጢሩንና መልእክቱን፡ በትክክል ገልጦ ማስረዳትና ማብራራት ያለበት፥ ይህን ማድረግ የሚቻለውም፡ ያው ራሱ፡ ገጣሚው ብቻ መኾኑ እሙን ነው። በዚህ ዓይነት፡ ይህን የእርስዎን ቅኔ፡ እኔም ኾንሁ፡ ሌላው ሰሚው፥ ወይም፡ አንባቢው፡ በእየራሱና ለእየራሱ፡ በፈለገው መልክና ይዘት ሊተረጉመው ስለሚችል፡ በዚህ በእርስዎ ቅኔም፡ ይህ ዐጉል ዕድል ሊደርስበት አያስፈልግም። ስለዚህ፡ ይህንኑ ቅኔዎን፡ ከዚህ ዐጉል ዕድል ለማዳን፡ በቅድሚያ፡ ራስዎ፡ ወደኢትዮጵያኛ (ዐምሓርኛ) ተርጉመውና ምሥጢሩን ገልጠው፥ የሰምና ወርቅ ሓተታውንም ተንትነውና አብራርተው፡ ለእኔም ኾነ፥ በተለይ፡ ለሌሎቹ አንባቢዎቻችን እንዲያቀርቡት፡ ወደእርስዎ መልሼልዎታለሁ። አለዚያ፡ እንዲያ ካልኾነ፡ እኔ፡ ለዚህ ቅኔዎ ተገቢ የኾነውን መልስ፡ በሌላ መወድስ ቅኔ ልስጥ ብዬ ብሞክር፡ እኔም፡ እንደእርስዎ መኾኔ ነው። ምክንያቱም፡ እኛ፡ የእግዚአብሔርና የኢትዮጵያ ልጆች፡ በኢትዮጵያ፡ የእግዚአብሔር መንግሥት ውስጥ የምንኖረው፡ የሙታንን ኑሮ ሳይኾን፡ የሕያዋንን ሕይወት ስለኾነ፡ የምንነጋገረውና የምንጻጻፈው፡ የእግዚአብሔርን ፈቃድና ሥርዓት ተከትለን፡ በእርሱ እውነትና ብርሃን፡ በግልጥና በገሃድ በመነጋገርና በመጻጻፍ እንጂ፡ ሌላው እንደሚያደርገው፡ በባዕዱ ሓሰትና ጨለማ፡ በምሥጢርና በአሽሙር ንግግርና ጽሕፈት አይደለም። እግዚአብሔርም፡ ጥንቱኑ፡ ፍጥረቱን ሲያስገኝ፥ ለመጀመሪያዎቹም ፍጡራኑ ያሳወቃቸውን የሕይወት መመሪያ ሲያሰማቸው፥ በየጊዜውም፡ ለፍጥረቱ የሚያስተላልፈውን መልእክት የሚያደርሰው፥ በመጨረሻውም ዘመን፡ ወደዚህ ዓለም፡ በሰውነት አካል መጥቶ፡ በመስቀል ላይ ዕርቃኑን በመዘርጋት፥ ቀጥሎም፡ በበዓለ ሃምሳ፡ በመንፈስ ቅዱስነቱ፡ በሰዎች ላይ በምልዓት ወርዶ፡ የዓለም ቋንቋዎችን አንድ በሚያደርገውና ኹሉም በሚገባቸው፡ በአንዱ የግእዝ ልሳን፡ መልእክቱን፡ ለኹሉ በማዳረስ፡ ምንነቱንና ማንነቱን የከሠተው፥ በጠቅላላ፡ የፈጣሪነት ሥራውን ኹሉ ያካኼደውና ያከናወነው፥ እያካኼደና እያከናወነም ያለው፡ በፍጹም ግልጥነትና ገሃድነት ብቻ እንደኾነ የታወቀ ነው። በኢትዮጵያ፡ የእግዚአብሔር መንግሥት ዘንድ፡ በዚህ ረገድ ኾነ በሌላው ኹሉ፡ ዛሬና ወደፊት፥ ምንጊዜም፡ ሕያው ኾኖ በተግባር ላይ ውሎ የሚሠራው፡ ይኸው እግዚአብሔራዊው ሥርዓት እንጂ፡ ሰውኛው እንዳልኾነ፡ እርስዎም፥ እርስዎን የመሰሉትም ኹሉ፡ እንድታውቁት ይኹን!
የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ባራክ ኦባማ ወደ ርዕሰ-ብሔርነቱ በዘለቁ ወቅት ሃገራቸው ከነበረችበት የምጣኔ ኃብት ድቀት አሁን እያገገመች በመሆኗ ትኩረታቸውን ለአፍሪካ እየሰጡ መሆኑን የሚያሳዩ ክንዋኔዎችን እያደረጉ ነው ሲሉ ቀድሞ በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሣደር የነበሩትና የጆርጅ ዋሽንግተን ዩኒቨርሲቲ ረዳት ፕሮፌሰር ዴቪድ ሺን ገለፁ፡፡ ከሱዳኑ ፕሬዚዳንት በስተቀር ያልተጋበዙት መሪዎች አለመጋበዝ ትክክለኛ ውሣኔ ነው ብለው እንደማያስቡም ተናግረዋል - አምባሳደር ሺን፡፡ በሌላ በኩል ደግሞ የመጭው ሣምንት የአፍሪካ መሪዎች የዋሺንግተን ጉባዔ ይህንን ጉባዔ የረጥነው ከአፍሪካ ጋር ያለንን ግንኙነት ለማሳደግ መወሰናችንን መልዕክት ለማስተላለፍ ነው ሲሉ የዩናይትድ ስቴትስ የሥልታዊ ግንኙቶች የብሄራዊ ፀጥታ ምክትል አማካሪ ቤን ሮድስ ተናግረዋል፡፡ ሚስተር ሮድስ፣ የዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የአፍሪካ ጉዳዮች ረዳት ሚኒስትር ሊንዳ ቶማስ-ግሪንፊልድ እና የዩናይትድ ስቴትስ የብሔራዊ ፀጥታ ምክር ቤት የልማትና የዴሞክራሲ ከፍተኛ ዳይሬክተር ጌል ስሚዝ ጉባዔውን አስመልክቶ ከትናንት በስተያ ምሽት ላይ ከጋዜጠኞች ጋር ባካሄዱት የአንድ ሰዓት የስልክ ቃለ-ምልልስ የመጭውን ሣምንት ጉባዔ ይዘትና አካሄድ አብራርተዋል፡፡ ለዝርዝሩ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡ የአሜሪካ ባለሥልጣናቱ የሰጡትን መግለጫ ለማንበብ ከላይ የተቀመጠውን ማገናኛ ይጫኑና ይከተሉ፡፡ http://www.whitehouse.gov/the-press-office/2014/08/01/record-conference-call-us-africa-leaders-summit
የእናት ተፎካካሪ ፓርቲ ምክትል ፕሬዘዳንት ዶክተር ሰይፈስላሴ አያሌው የፓርቲያቸውን አላማዎችንና ለቀጣዩ ሀገራዊ ምርጫ የሚደገውን ዝግጅት በተመለተ ከኢትዮ ኤፍ ኤም ጋር ቆይታ አድርገዋል፡፡ ኢትዮ ኤፍ ኤም:- ለመሆኑ እናት ተፎካካሪ ፓርቲ ፓርቲ ሆኖ ሲመሰረት፤ በሀገራችን ከሚገኙት በርካታ የፖለቲካ ፓርቲዎች ልዩ የሚያደርገው ምን ምን አላማዎችን ይዟል? ዶክተር ሰይፈስላሴ አያሌው :- “ድምጽ ያላገኙ ወገኖችን ወደ ፖለቲካው መድረክ በማምጣት በሀገራችን በተመራጭነትም በድምጽ ሰጭነትም የነቃ ተሳትፎ እንዲኖረው በማስቸቻና የራሱን እጣ ፈንታ በራሱ እንዲወስን የሚችልበትን እድል ያመቻቻል፡፡” ኢትዮ ኤፍ ኤም :- ተፎካካሪ ፓርቲው ስያሜው ወይም ተመሳሌት ያደረገው እናትን ወይም ሴትን እንደመሆኑ መጠን በፓርቲው አወቀቃር የሴቶች ተሳትፎ ምን ያክል ይሆን? ዶክተር ሰይፈስላሴ አያሌው:- ”አሁንም ፓርቲያንን ልትመራ የምትችል ከዛም አልፎ ለሀገር ጠቅላይ ሚኒስትር መሆን የምትችል ሴት እጩ ተወዳዳሪ ማግኘት ከቻልን በእጩነት ማሳታፍ እንፈልጋለን፡፡ ምንም እንኳን በሀገራችን የሴቶች ብቻም ሳይሆን በሁሉም ጾታዎች ፖለቲካዊ ተሳትፎ ውስንነቶች ቢኖርም ሴት እጩዎችን ለማቅረብ እየሰራን እንገኛለን፡፡” ኢትዮ ኤፍ ኤም :- ፓርቲያቸው አዲስ አበባን በተመለከት ምን አቋም ይዟል ? ዶክተር ሰይፈስላሴ አያሌው :- ”አዲስ አበባ የከተማ መንግስት እንደመሆኗ መጠን፤ አዲስ አበባ ከተማ ነዋሪ የራሱን መሪ ከንቲባ እራሱ በቀጥታ በመረጠው ሃላፊ መመራት አለባት፡፡ ይህም ደግሞ ህገ መንግስታዊ መብቱ ሊሆን ይገባል፡፡” ኢትዮ ኤፍ ኤም :- ፓርቲው ለቀጣዩ ሃገራዊ ምርጫ ለመወዳደር የአሁን ዝግጅቱ ምን ይመስላል? ዶክተር ሰይፈስላሴ አያሌው :- “የክልልና የፌደራል ምክር ቤቶችን መቀመጫዎችን ለማግኘት አስፋለጊ የሚባሉ ነገሮችን እያደረግን እንገኛለን፡፡ቀሪ ስራዎች ቢኖሩንም አብዛኛዎችን ስራዎቻችንን አጠናቀናል፡፡ በቻልነው አቅም በሁሉም የሀገራችን ክፍሎች ለመወዳደር እየሠራን ነው ያለነው፡፡” ኢትዮ ኤፍ ኤም :- ምርጫ ቦርድ ያወጣው የምርጫ ጊዜ ሰሌዳን እንዴት አያችሁት? ዶክተር ሰይፈስላሴ አያሌው:- የምርጫ ቅስቀሳ ለማድረግ በምርጫ ቦርድ የተሰጣቸው የጊዜ ሰሌዳ በቂ ነው ብለን እናምናለን። ኢትዮ ኤፍ ኤም :- በዘንድሮው ምርጫ ከሌሎች አቻ ፓርቲዎች ጋር በጋራ የመወዳደር እቅድ አላችሁ? ዶክተር ሰይፈስላሴ አያሌው:- ከሌሎች ተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲዎች ጋር በውህደት የመስራት ፍላጎት አለን፡፡ ኢትዮ ኤፍ ኤም :- የእናት ተፎካካሪ ፓርቲን ለመደገፍ ወይም አባል መሆን ለሚፈልጉ ሰዎች፤ አድራሻችሁ የት ነው? ዶክተር ሰይፈስላሴ አያሌው:- የፓርቲያችን ዋና ቢሮ አዲስ አበባ 4 ኪሎ ሲሆን በክፍለ ሀገር ደግሞ ቅርንጫፍ ቢሮዎች አሉን ማንኛውም ለአገር የሚጠቅም ሀሳብ ያለው/ያላት ሁሉ ፓርቲያችንን መቀላቀል ይቻላል፡፡
መንግስቲ ሱዳን ወግዓዊ ዋጋ ናይ ሱዳን ፓውንድ ብኣስታት ፍርቂ ምስ ኣውረዶ ብዙሓት ሱዳናዊያን መረረቶም የስምዑ ኣለው።ነዊሕ ዝፀንሐ ናይ ኣሜሪካ እገዳ ቁጠባ ኣብ 2017 ዓ.ም እንተተላዕለ እውን ኣብ ምሕዋይ ቁጠባ ሱዳን ብዙሕ ተስፋ ኣየምፅአን።ሱዳን ኣብ ዝርዝር መወልቲ ግብራሽበራ ኮይና ቀፂላ’ላ። መንግስቲ ሱዳን 28 ፓውንድ ዝነበረ ዋጋ ሓደ ዶላር ኣብ ዝሓለፈ ሰንበት ናብ 47.5 ፓውንድ ኣውሪድዎ’ሎ።ኣብዚ ዓመት’ዚ ዋጋ ሸቐጥ ንሂሩ፣ ዝቕባበ ኸኣ ኣስታት 70 ሚእታዊት በፂሑ’ሎ። ሓደ ሸማቲ ንቴሌቪዥን ኣል-ሑራ ከምዝገለፆ ብሰንኪ ምንሃር ዋጋ መግቢ፣ማይን መድሓኒትን ምግዛእ ኣፀጋሚ ኮይኑ’ሎ ኢሉ።ካልእ ወሃቢ ርእይቶ እውን ደሞዙ ንፍርቂ ወርሒ ከምዘይኣኽሎ ይሕብር። ኣብ ቀረባ ቀዳማይ ሚንስተር ሱዳን ኮይኖም ዝተሸሙ ሞታዝ ሞውሳ ናይ ሱዳን ፓውንድ ብነፃነት ክንቀሳቐስ መንግስቲ ክፈቅድ እዩ ክብሉ ንፓርላማ ሃገሮም ዝሓለፈ ሶኑይ ገሊፆም። “ናይ ሱዳን ፓውንድ ምስ ናይ ኣሜሪካ ዶላር ብናጽናት እንተተዋግዩ ኣብ ልዕሊ ዋጋ ፓውንድ ዝህልዎ ፀልዋ ንፁር ኣይኮነን እዮም ዝበሉ።” ሱዳናዊ ክኢላ ስነ ቁጠባ ኢሳም ኢስማዒል ብወገኑ እቲ ስጉምቲ ናይ ወፃኢ ወፍሪ ከተባብዕ እዩ ኢሉ። ናይ ንግድን ባንክታት ሱዳን ንወፍሪንን ኣውፈርትን ናይ ወፃኢ ሸርሪ ወግዓዊ ክገብሩ እዮም። ግብፃዊ ክኢላ ፖለቲካ ሰይድ ሳዲቅ ንድምጺ ኣሜሪካ ኣብዝሃብዎ ቃል ሱዳን ወታደራታ ካብ የመን ብምስሓባ ብስዑዲ ዓረብ ካብ ዝምራሕ ጥምረት ትረኽቦ ዝነበረት ሸርፊ ወፃኢ ምትራፉ ኣብቲ ቁጠባ ተፅዕኖም ከምዘሕደረ ይገልፅ። ብዙሓት ሱዳናዊያን ክኢላታት ቁጠባ’ታ ሃገር ንዝሓለፉ 20 ዓመታት ኣሜሪካ ኣብ ልዕሊ ሱዳን ዘንበረቶ ቁጠባዊ እገዳ ምስ ተልዓለ ክመሓየሽ እዩ ዝብል ተስፋ ነይሩዎም። ገለ ተዓዘብቲ ሱዳን ካብ ዝርዝር መወልቲ ግብራሽበራ ክሳብ ዘይተልዓለት ኢንቨስተራት ናብታ ሃገር ንምእታው ኣይደፍሩን ይብሉ።ብተወሳኺ ምስ ኣሜሪካ ዘለዋ ርክብ ናብ ንቡር ንምምላስ ኣብ ናይ ካርቱም ኣተሓሕዛ ሃይማኖት ዝውከል እዩ ይብሉ።
የኢትዮጵያ መንግሥት በሰሜን ኢትዮጵያ ያለው ጦርነት እና ግጭት በሰላም እንዲጠናቀቅ የሚያስችሉ እርምጃዎችን በመውሰድ ላይ እንደሚገኝ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ገለጸ። የሚኒስቴሩ ቃል አቀባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ ዛሬ በሰጡት መግለጫ፣ ሰላምን ለማውረድ ስለሚከናወኑ ተግባራት የኢትዮጵያ መንግሥት ከተለያዩ ሀገራት እና ዓለም አቀፍ ተቋማት ጋር በመነጋገር ላይ መሆኑን ገልፀዋል። በህወሓት በኩል ያሉ እንቅስቃሴዎች ግን ስጋት እየፈጠሩባቸው እንደሚገኙ ተናግረዋል፡፡ ህወሓት ወይም ትግራይ ክልልን በማስተዳደር ላይ የሚገኘው መንግሥት በበኩሉ ትግራይን በመክበብ እና ሰላም እንዳይመጣ በማድረግ የኢትዮጵያ መንግሥት መልሶ ሲከስ መቆየቱ ይታወሳል። ከአምባሳደር ዲና መግለጫ በኋላ፣ በአፍሪካ ቀንድ የዩናይትድ ስቴትስ ልዩ መልዕክተኛ ሆነው አዲስ የተሾሙት ማይክል ሀመር ወደ ኢትዮጵያ አቅንተው ከምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ጋር ተወያይተዋል። ውይይቱ በሰሜን ኢትዮጵያው ግጭት ለተጎዱ አካባቢዎች በሚደረገው የሰብዓዊ አቅርቦት፣ በግጭቱ ወቅት ለተፈፀሙ በደሎች ተጠያቂነትን ለማረጋገጥ በተወሰዱ እርምጃዎች እና በአፍሪካ ኅብረት መሪነት በሚካሄደው የሰላም ጥረት እንዲሁም በታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ የሦስትዮሽ ድርድርን ጨምሮ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ያተኮረ መሆኑ ተገልጿል፡፡ በሌላ ዜና፣ ኢትዮጵያ በበርበራ ወደብ ያላትን ድርሻ ስለማጣቷ የወጡ መረጃዎችን በተመለከተ የተጠየቁት አምባሳደር ዲና፣ መረጃው በመጣራት ላይ እንደሚገኝ ጠቁመዋል፡፡
የደቡብ ሱዳን ኢንፎርሜሽን ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ሚካኤል ሉዌት ለአል ዐይን ኑውስ እንዳሉት፤ ነዳጅ የማውጣቱ ስራ እንደቀጠለ ቢሆንም በፖርት ሱዳን በኩል ለዓለም ገበያ የመላኩ ስራ ግን ቆሟል ብለዋል። በሱዳን መፈንቅለ መንግስት መከሰቱን ተከትሎ የፖለቲካ አለመረጋጋት መፈጠሩ ደቡብ ሱዳን ነዳጅ በፖርት ሱዳን ወደብ እንደማይላክ ቃል አቀባዩ ተናግረዋል። በሱዳን የተከሰተው የፖለቲካ ውጥረት ሱዳን የውስጥ ጉዳይ ቢሆንም ክስተቱ የአካባቢውን ንግድ እየጎዳ መሆኑንም ቃል አቀባዩ ገለጸዋል። ሱዳን ወደ መረጋጋት ስትመለስ ደቡብ ሱዳን ነዳጅ በፖርት ሱዳን በኩል መላኳን እንደምትጀምር የተናገሩት ቃል አቀባዩ መረጋጋቱ መቼ ሊመጣ እንደሚችል አሁን ላይ መናገር እንደማይቻልም አክለዋል። ደቡብ ሱዳን ኢኮኖሚዋ በነዳጅ ንግድ ላይ የተመሰረተ መሆኑ በሱዳን የተፈጠረው የፖለቲካ አለመረጋጋት ጉዳቱ ጎረቤት አገራትንም ማወክ ጀምሯል። የሱዳን የቤጃ ጎሳዎች ተገቢው የፖለቲካ ውክልና አልተሰጠንም በሚል የቀይ ባህር ወደብን ከአንድ ወር በላይ የዘጉ ሲሆን፤ መፈንቅለ መንግስት መካሄዱን ተከትሎ የአካባቢው መሪዎች በእስር ላይ መሆናቸውን ዘገባው አክሏል። ባሳለፍነው ሰኞ እለት በሱዳን ጦር አዛዥ ጀነራል አልቡረሃን መሪነት በሲቪል አስተዳድሩ ላይ መፈንቅለ መንግስት ተፈጽሞ የአገሪቱን ሙሉ ስልጣን ወታደራዊ አመራሩ መቆጣጠሩ ይታወሳል። ጀነራል አልቡርሀን በሱዳን የእርስ በርስ ጦርነት እንዳይካሄድ ሰግተው መፈንቅለ መንግስት እንደፈጸሙ ቢናገሩም ዓለም አቀፉ ወግዘት ገጥሟቸዋል። አሜሪካ፤የአውሮፓ ህብረት እና ሌሎች በርካታ የአለማችን አገራት ወታደራዊ አመራሩ ስልጣኑን ለሲቪል አስተዳድሩ እንዲመልስ በማስጠንቀቅ ላይ ሲሆኑ የዓለም ባንክን ጨምሮ አሜሪካ እና ሌሎች አበዳሪ አገራት እና ተቋማት ደጋፋቸውን እንዳቆሙ ተናግረዋል።
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የመንበረ ፓትርያርክ 34ኛው አጠቃላይ ሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤ ከጥቅምት 8-10 ቀን 2008 ዓ.ም ሲካሄድ ቆይቶ ባለ 23 ነጥብ የጋራ የአቋም መግለጫ አውጥቷል፡፡ በቅዱስ ፓትርያርኩ ቃለ በረከት ጥቅምት 8 ቀን 2008 ዓ.ም የተጀመረው ጉባኤ ለሦስት ተከታታይ ቀናት የብፁዕ አቡነ ማቴዎስ የጠቅላይ ቤተ ክህነት ዋና ሥራ አስኪያጅ የወላይታ ኮንታና ዳውሮ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ የ2007 ዓ.ም አጠቃላይ ሪፖርት እና የየአህጉረ ስብከት ሪፖርቶች በቅደም ተከተል ቀርበዋል፡፡ በቀረቡት ሪፖርቶች መሠረትም ቃለ ጉባኤ ተነቦ በማጽደቅ ባለ 23 ነጥቦች የጋራ የአቋም መግለጫ አውጥቷል፡፡ የአቋም መግለጫውን እንደሚከተለው እናቀርባለን፡- 1.ቅዱስ ፓትርያርኩ ለ34ኛው አጠቃላይ ሰበካ ጉባኤ ያስተላለፉትን ቃለ ቡራኬና አባታዊ የሥራ መመሪያ ሙሉ ለሙሉ ተቀብለን ተግባራዊ ለማድረግና የሚጠበቅብንን ለመወጣት ዝግጁ መሆናችንን ቃል እንገባለን፡፡ 2.በቅዱስነታቸው ቃለ ቡራኬ ከተላለፉት መሠረታዊ መልእክቶች ውስጥ ቅዱስነታቸው ዐቢይ ጉባኤው ትኩረት ሰጥቶ እንዲወያይባቸው ያሳሰቧቸው፡- አንደኛ፡-ምእመናንን የመጠበቅ ተልእኮ በሚገባ እየተወጣን አይደለምና ባዶ እጃችንን ከመቅረታችን በፊት ለተደራጀና ለድንበር የለሽ ስብከተ ወንጌል ብንነሣ፡፡ ሁለተኛ፡-የአስተዳደር ሥራችን ለምእመናን ሕሊና እንቅፋት እየሆነ ነውና የሃይማኖቱን መርህ አስጠብቀን አስተዳደራችን የሕግ የበላይነትን ያረጋገጠ፣ ግልጽ፤ ተአማኒና ተጠያቂነትን ያሰፈነ የምእመናንን ልብ የሚያረካ፣ ምእመናን በቤተ ክርስቲያናቸው ኩራት እንዲሰማቸው የሚያስችል አሠራር ብናረጋግጥ ተጨባጭ ለውጥ ማስመዝገብ እንችላለን በማለት የሰጡትን መመሪያ በተግባር ለመለወጥ ቃል እንገባለን፡፡ 3. የቅዱስ ሲኖዶስን ሉዓላዊነት የሚጋፉ፣ ለቤተ ክርስቲያን ማእከላዊ አመራር አንታዘዝም የሚሉ፣ ቤተ ክህነት ምን አገባው፣ ሀገረ ስብከት ምን አገባው፣ ቅዱስ ሲኖዶስ ምን አገባው፣ የጠቅላይ ቤተ ክህነት አስተዳደራዊ መዋቅራዊ ምን አድርጎልናል በሚል የማደናገሪያ ስልት መዋቅርን የሚንዱ ችግሮች በከፍተኛ ፍጥነትና ብዛት በተደራጀና በተጠና ስልት በሀገር ውስጥና በውጭ ሀገር በከፍተኛ ፍጥነት እያደጉ ስለሆነ ቅዱስ ሲኖዶስ ለጉዳዩ ከፍተኛ ትኩረት በመስጠት እንዲወያበትና መፍትሔ እንዲሰጠው ለዘመናት ጸንቶ የቆየውን የቤተ ክርስቲያንን መዋቅር እንዲያስጠብቅ በከፍተኛ ስሜት እንጠይቃለን፡፡ 4. በሁሉም አህጉረ ስብከት የታየው የብፁዓን አባቶች ሐዋርያዊ ጉዞ እጅግ ውጤታማ፣ ለምእመናን ጥንካሬ፣ ለቤተ ክርስቲያን ከፍተኛ እድገት አስተዋጽኦ ያለው ስለሆነ ተጠናክሮ እንዲቀጥል እንጠይቃለን፣ በእኛም በኩል የሚገባንን ለማድረግ ቃል እንገባለን፡፡ 5. በብፁዕ ጠቅላይ ሥራ አስኪያጁና በማደራጃ መምሪያው የተገለጹት የሁለትዮሽ የሒሳብ አያያዝ /Double Entry/ ሥርዓት የፋይናንስ ማእከላዊነትን በማረጋገጥ፣ የአገልጋዮችን የሥራ አቅም ብልጽግና በማሳደግ ብክነትነትን በማስወገድ ከፍተኛ አስተዋጽኦ ያለው ስለሆነ ከብዙ ጊዜ ማሳሰቢያ በኋላ ተግባራዊ መሆኑ ጉባኤውን አስደስቷል፡፡ ይህ አሠራር በቀጣይነት በየደረጃው እስከ ታች የቤተ ክርስቲያን መዋቅር ድረስ ተግባራዊ እንዲሆን ይልቁንም አሠራሩ ዘመኑ አሁን የደረሰበት የሥልጣኔ ደረጃ መሠረት በማድረግ በኔትዎርክ ተሳስሮ፣ በሥልጠና ተደግፎ፣ ግልጽና ተጠያቂ በሆነ መንገድ ተግባራዊ እንዲሆን ወጥና ቀጥ ያለ አመራር እንዲሰጥ እየጠየቅን እኛም ለተግባራዊነቱ የድርሻችንን ለመወጣት ቃል እንገባለን፡፡ 6. ተቋርጦ የነበረው የሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤ ስምሪት መጀመሩ ጉባኤውን እጅግ ያስደሰተ ሲሆን ስምሪቱ በተጠናከረ መንገድ አስተማማኝ የሆነ የራሱ በጀት ተመድቦለት በሥልጠናና በተደራጀ ውጤት ተኮር በሆነ መንገድ እንዲቀጥል የበኩላችንን ሁሉ ለማድረግ ቃል እንገባለን፡፡ 7. የታየው የገቢ እድገት ጉባኤውን እጅግ ያስደሰተ ሲሆን ከበጀት እድገቱ ጎን ለጎን በልማት ሥራዎች ለቤተ ክርስቲያን ቋሚ ንብረት ለማፍራት የቀደሙት አባቶች ሠርተው እንዳወረሱን ሁሉ ቋሚና ዘላቂ ንብረት ለቤተ ክርስቲያን ለማፍራት በልማት ለመትጋት ቃል እንገባለን፡፡ 8. ብፁዓን አባቶች ባደረጉት ጥረት ምእመናንና ካህናትን በማስተባበር የሚካሔደው የልማትና ለቤተ ክርስቲያን ንብረት የማፍራት ዘላቂ ገቢ የማስገኘት ሥራ ለሚመራው አህጉረ ስብከትም ሆነ ተቋማት ሕልውና ዋስትና ለብፁዓን አባቶች አብረዋቸው ለደከሙት የሥራ ሓላፊዎች የድካማቸው መዘክሮች ስለሆኑ ንብረቶቹ በየአህጉረ ስብከቱና በዋናው መሥሪያ ቤት ባሕር መዝገብ በአግባቡ ተቆጥረውና ተመዝግበው እንዲያዙ እንጠይቃለን ለአፈጻጸሙም የበኩላችንን ለማድረግ ቃል እንገባለን፡፡ 9. ስብከት ወንጌልን ለማስፋፋት፣ የቤተ ክርስቲያንን ተልእኮ በተፈለገው መጠን ለማዳረስ ብቃትና ታዛዥነት ያላቸው አገልጋዮች እጥረት ትልቅ እንቅፋት ስለሆነ የአገልጋዮችን እጥረት በተለይም በልዩ ልዩ ብሔሮችና ብሔረሰቦች ቋንቋዎች የሚያስተምሩ መምህራነ ወንጌል በጥራትና በቁጥር ለማሳደግ የበኩላችንን ለማድረግ ቃል እንገባለን፡፡ 10. ስብከተ ወንጌል አገልግሎት ከዐውደ ምሕረት ባሻገር በማረሚያ ቤቶች፣ በጤና ማእከላትና በመሳሰሉት ለማዳረስ በተለይም ዘመኑ በሚፈቅደው በብዙኀን መገናኛ ወይም ሚዲያ በመታገዝ በመላው ዓለም ቤተ ክርስቲያን ድምጿን በራሷ በኩል ማእከላዊነቷን ጠብቆ ለማሰማት የሚደረገውን ጥረት ከልብ በመደገፍ ለተግባራዊነቱ የበኩላችንን ለመወጣት ቃል እንገባለን፡፡ 11. ለስበከተ ወንጌል እንቅፋት የሆኑ ሕገወጥ ሰባኪያን፣ ሕገወጥ አጥማቂዎች ነን ባዮችና መዋቅር ያልጠበቁ የቅድስት ቤተ ክርስቲያንን ክብር የሚያስነቅፉ እንቅስቃሴዎች ለመግታት እስካሁን ከተሠራው በይበልጥ ለመሥራት ቃል እንገባለን፡፡ 12. በየጊዜውና በየዘመኑ ወቅቱ በሚፈቅደው መጠን መስመሩን ሳይለቅ ሲሻሻልና ሲዳብር የኖረው ቃለ ዓዋዲ አሁንም በይበልጥና በጥራት የሕግ ጸባይ በመያዝ ለሀገር ውስጥም ሆነ ለውጭ ሀገረ መንግሥታት ተቀባነት በሚያገኝ መልኩ መሻሻሉ ሁሉም የሚጠብቀው ስለሆነ ቅዱስ ሲኖዶስ ለጉዳዩ ልዩ ትኩረት በመስጠት በተለይ እስካሁን ያልተደረገው በውጭ አህጉረ ስብከት ያሉ አብያተ ክርስቲያናት ማእከል ባደረገ መልኩ ጊዜ ሳይሰጠው ተዘጋጅቶ እንዲሻሻል በአጽንኦት እየጠየቅን ለሚደረገው ሁሉ የበኩላችንን ለመወጣት ቃል እንገባለን፡፡ 13. ለማሰልጠኛዎችና ለአብነት ትምህርት ቤቶች እየተሰጠ ያለው ትኩረት ከምን ጊዜውም የተሻለ ቢሆንም በተቀናጀና ማእከላዊነቱን በጠበቀ መልኩ እንዲደራጅ፣ በጀት ያልተመደበላቸው በጀት እንዲያገኙ፣ በበጎ አድራጊ ምእመናን የተሠሩ ሁሉ በማእከል እውቅና እየተሰጣቸው የቤተ ክርስቲያን ባለቤትነት እንዲያገኙ እየጠየቅን ቅዱስ ሲኖዶስ በተለይ ለአብነት ትምህርት ቤቶችና ቀመዛሙርቶቻቸው ልዩ ትኩረት እንዲሰጥ በታላቅ አክብሮት እንጠይቃለን፡፡ 14. ለሰንበት ትምህርት ቤቶች አደረጃጀት የተሰጠው ትኩረት ልዩ ልዩ ሥልጠናና የሥርዓተ ትምህርት ከመዝሙር መጽሐፍ ጋር ተዘጋጅቶ መሰራጨቱ ወጣቶችን በወጥነት ለማስተማር በሃይማኖትና ሥነ ምግባር ለማሳደግ ከፍተኛ አስተዋጽኦ ያለው መሆኑን ጉባኤው ያመነበት ሲሆን ሂደቱ ተጠናክሮ እንዲቀጥል በመምሪያው በኩል የቀረቡ ችግሮች በተለይም ከልዩ ልዩ የወጣቶችና የጎልማሶች ማኅበራት ያለው ተጽእኖ እንዲቆም፤ የወጣቶች የሰንበት ትምህርት ቤቶች ቆይታ የእድሜ ገደብ እንዲከበር በቅዱስ ሲኖዶስ መመሪያ እንዲሰጥ እንጠይቃለን፡፡ 15. በቅርስ ጥበቃና ምዝገባ በተመለከተ በአንዳንድ አህጉረ ስብከት የታየው ከመንግሥት ጋር የተቀናጀ የቅርሶች ምዝገባ፣ የቅርሶች ማስመለስ፣ የሙዚየሞች ማደራጀት፣ለቅርሶች ዋስትና ቢሆንም ሁሉንም ጥረቶች ለቤተ ክርስቲያኒቱ የቅርሶቿና የታሪክ ባለቤትነት በሚያረጋግጥ መልኩ እንዲፈጸሙ ቅዱስ ሲኖዶስ አስቸኳይና ወቅታዊ መመሪያ እንዲሰጥ በታላቅ አጽንኦት እንጠይቃለን፡፡ 16. ወደ መናፍቃንና ወደ ኢአማኒነት ከሚፈልሰው ምእመን ቁጥር ባልተናነሰ አስተዋጽኦ የሚያደርገው ለአገልጋዮች ዋስትናና ከለላ ማጣት ለቤተ ክርስቲያን የወደፊት ሕልውና ከፍተኛ ስጋት የሆነው የመልካም አስተዳደር እጦትና ሙስና ለመቅረፍ በሥልጠና የታገዘ ሥራ፣ ሥራና ሠራተኛን በማገናኘት ላይ ያተኮረ አስተዳደርን፣ ችግሮችን በመፍታት ብቁ አገልጋዮችን ለማፍራት ያለመ መልካም አስተዳደርን ለማስፈን ቅዱስ ሲኖዶስ ልዩ ትኩረት እንዲሰጠው እየጠየቅን እኛም ለተግባራዊነቱ የበኩላችንን ለመወጣት ቃል እንገባለን፡፡ 17.በተፈጠረው የአየር ለውጥ ምክንያት በወቅቱ ለተከሰተው ድርቅ በተጎዱ አህጉረ ስብከት ለሚገኙ አድባራት፣ ገዳማትና አጥቢያ አብያተ ክርስቲያናት ምእመናን በርካታ በመሆናቸው ቅዱስ ሲኖዶስ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመነጋገር አስቸኳይ መፍትሔ እንዲሰጠው እንጠይቃለን፡፡ 18. በልማት፣ በአረጋውያን እንክብካቤ፣ ወላጆቻቸውን ያጡ ሕፃናትን በማሳደግ፣ በአካባቢ ጥበቃ፣ በማኅበራዊ አገልግሎትና ለወገን ደራሽነት አብያተ ክርስቲያናት በማሳነጽ ቋሚና ዘላቂ ልማት በማስፋፋት የሚደረገውን ጥረት ለመደገፍ ቃል እንገባለን፡፡ 19. የቤተ ክርስቲያን አስተዳደር ሲኖዶሳዊ መሆኑ ይታወቃል፡፡ ይሁን እንጂ በአንዳንድ አካባቢዎች እንደ ፕሮቴስታንታዊ ተሐድሶ አብያተ ክርስቲያናት ከሲኖዶሳዊ መዋቅር የወጣ ቀኖናዊ ትውፊትን ያልጠበቀና ኢክርስቲያናዊ ኢኦርቶዶክሰዊ የሆነ ገለልተኛ ቅንጅት በመፍጠር ምእመናንን በሚያደናግሩ አካለት ዙሪያ ቅዱስ ሲኖዶስ አስቸኳይ መፍትሔ እንዲያስቀምጥለት ለተግባራዊነቱም የበኩላችንን ለማድረግ ቃል እንገባለን፡፡ 20. የቅዱስነታቸው ሐዋርያዊ ጉዞ የቤተ ክርስቲያን ዓለም አቀፋዊነት የሚያረጋግጥ በመሆኑ በውጭ ያሉትን አህጉረ ስብከት የሚያጠናክር በመሆኑ ቀጣይነት እንዲኖረው እየጠየቅን በዚህ ረገድ ከኦርየንታል አብያተ ክርስቲያናት በተለይም ከግብፅ ኮፕት ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ጋር ያለውን ግንኙነት በሚገባ እንዲተኮርበት በታለቅ አጽንኦት እንጠይቃለን፡፡ 21. በአሁኑ ጊዜ ቅድስት ቤተ ክርስቲያን በመላው ዓለም እየሰፋችና ከራሷ ምእመናን አልፎ የውጭ ሀገር ተወላጅ የሆኑ ምእመናንን ያፈራች በመሆኑ የውጭ ግንኙነት ሥራዋ ዓለማቀፋዊ ይዘቱን እንደጠበቀ እንዲስፋፋ ቅዱስ ሲኖዶስ ልዩ ትኩረት እንዲሰጠው እንጠይቃለን፡፡ 22. በሊቢያ በረሃ ስለ ክርስትና ሃይማኖታቸው ሰማዕትነትን የተቀበሉ ወጣቶችን አስመልክቶ የተደረገው ሲኖዶሳዊና ቀኖናዊ ውሳኔ የተቀበልን ሲሆን በፍትሕ መንፈሳዊ ሰማዕታትን የሚያስቡ፣ ከሰማዕታት ዋጋ ያገኛሉ የሚለውን በመከተል የቅዱስ ሲኖዶስን ውሳኔ ተግባራዊ ለማድረግ ቃል እንገባለን፡፡ 23. የእግዚአብሔርን ሕግና ትእዛዝ የተፈጥሮ ሕግን ወሰን በማለፍ በታላላቅ ሀገሮች ተጽእኖና ድጋፍ እየተስፋፋ ያለውን የግብረ ሰዶምን እንቅስቃሴ በመቃወም ቤተ ክርስቲያን ድምጿን ለዓለም ማሰማት እንዳለባት እየጠየቅን ጥያቄውን ከዚህ በፊት ላስተጋቡ ብፁዓን አባቶች ላደረጉት ጥረት ልባዊ ድጋፋችንና አጋርነታችን በመስጠት ሃይማኖታዊና ቀኖናዊ ግዴታችን ስለሆነ ምእመናንን በትምህርት ወንጌል ለማነጽ ቃል እንገባለን፡፡ ላይ ኦክቶበር 22, 2015 ምንም አስተያየቶች የሉም: ይህን ኢሜል አድርግጦማር አድርግ!Twitter ላይ አጋራFacebook ላይ አጋራለPinterest አጋራ በጣም አዲስ ልጥፎች በጣም የቆየ ልጥፍ መነሻ ደንበኛ ይሁኑ ለ፡ ልጥፎች (Atom) በአውሮጳ የካህናት አንድነት ማኅበር ሊቋቋም መሆኑ ታወቀ በ ኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ከመላዋ አውሮጳ የተውጣጡ ካህናት፡” የ... በእንተ ሙኒክ ደብረ ብሥራት ቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስቲያንና ሊቀ ብርሃናት ቆሞስ አባ ገብረ ሕይወት ፍስሐ [ጀርመን ] ምእመናን ከአንዱ ሀገር ወደ ሌላው ሀገር በተለያየ ምክንያት መሰደዳቸው አይቀሬ ነው:: ታዲያ ሲሰደዱ በሄዱበት ሀገር ሁሉ ቤተክርስቲያን ያስፈልጋቸዋል :: ምንም አያጠያይቅም የተመቻቹ ሁኔታዎችም አሉ... አስቸኩዋይ ጥሪ ለምእመናን በሙሉ የታላቁ የደብረ ሊባኖስ ገዳምን ለመርዳት ገዳሙ ጥሪ አስተላለፈ ገዳሙ በአሁን ሰዓት በመሬት መንሸራተት ምክንያት ከፍተኛ አደጋ እንደተጋረጠበት ተጠቅሶ ሰኔ 8 ቀን ከ7፡30 ጀምሮ በጠቅላይ ቤተ ክህነት የስ... ጾመ ፍልሰታ የእመቤታችን ዕረፍት ጾመ ፍልሰታ የእመቤታችን ዕረፍት Written By Hulubante Abebe on Tuesday, August 5, 2014 | 1:02 PM መ/ር ሳሙኤል ተስፋዬ ...
README.md exists but content is empty. Use the Edit dataset card button to edit it.
Downloads last month
0
Edit dataset card