Unnamed: 0
int64
0
51.5k
headline
stringlengths
2
861
⌀
category
stringclasses
6 values
date
stringlengths
6
35
views
stringlengths
1
7
article
stringlengths
1
34.3k
⌀
link
stringlengths
28
722
word_len
int64
0
6.74k
8,488
ተመሳሳይ አላማ ያለው ሰልፍ በትናንትናው እለት በሲዳማ ክልል ሀዋሳ ከተማ ተካሂዷል
ፖለቲካ
2021/1/22 20:38 GMT
Unknown
በኦሮሚያ ክልል የተለያዩ ከተሞች የትግራይ ክልል መሪ ፓርቲ የሆነውን ህወሀትን የሚያወግዙ ሰልፎች እየተካሄዱ ይገኛሉ ጠቅላይ ሚኒስትር አቢይ አህመድ ጥቅምት 24 ምሽት ህወሀት በትግራይ ክልል በሚገኘው የመከላከያ ሰራዊት ላይ ጥቃት ማድረሱን ከገለፁ በሀላ በፌደራል መንግስትና በህወሀት መካከል የነበረው የቆየ አለመግባባት ተባብሶ ወደ ጦርነት አምርቷል በአዳማ በሞጆ በምእራብ ሀረርጌ በሱሉልታበዱከም ለገጣፎ ሰበታ ሆለታና በሌሎች ቦታዎችም ህወሀትን የሚያወግዙ ሰልፎች መካሄዳቸውን የመንስግት መገናኛ ብዙሀን ዘግበዋል ተመሳሳይ አላማ ያላቸው ሰልፎች በትናንትናው እለት በሲዳማ ክልል አዋሳ ከተማና በኦሮሚያ ክልል በአጋሮና ጂማ ከተማዎች ተካሂደው ነበር ባለፈው ሳምንት የፌደሬሽን ምክርቤት የፌደራል መንግስት በትግራይ ክልል ጣልቃ እንዲገባና ጊዜያዊ አስተዳዳር እንዲቋቁም ዉሳኔ ማሳለፉ ይታወሳል ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ በዛሬው እለት ዶክተር ሙሉ ነጋን በትግራይ ክልል ለተቋቋመው ጊዜያዊ አስተዳደር ዋና ስራ አስፈፃሚ አድርገው ሾመዋል ግጭቱ ከተጀመረ በኋላ የትግራይን ክልል የሚመራው ህወሀት ፖለቲካዊ መፍትሄ እንዲኖር ፍላጎቱን ቢገልፅም የፌደራል መንግስት የህገወጡ የህወሀት ቡድን ህግ ፊት ሳይቀርቡ ድርድር እንደማይኖር ገልጿል የተወካዮች ምክርቤት በትናንትናው እለት የክልሉን መሪ ዶር ደብረፂዮን ገብረሚካኤልን ጨምሮ የ39 የምክርቤት አባላትን ያለመከሰሰ መብት አንስቷል በትናንትናው ምሽት ጠቅላይ አቃቤ ህግ በህወሀት መሪዎች ላይ የፍርድ ቤት የመያዣ ትእዛዝ አውጥቶባቸዋል በፌደራል መንግስትና በትግራይ ክልል ያለው አለመግባባት የጀመረው ኢትዮጵያን ለ27 አመታት ሲመራ የነበረው ኢህአዴግ ፈርሶ ብልፅግና ፓርቲ ሲመሰረት ከመስራቾቹ አንዱ የነበረው ህወሀት የውህደቱ አካል አልሆንም ባለበት ወቅት ነበር የፌደራል መንግስት በኢትዮጵያ የተከሰተው የኮሮና ቫይረስ ምርጫ ለማካሄድ አያስችልም በማለት ምርጫ እንዲራዘም ሲያደርግ ህወሀት በራሱ ክልልዊ ምርጫ አድርጎ ነበር ህወሀት የፌደራል መንግስት ምርጫ ማካሄድ ሲገባው ከህገመንግስቱ ውጭ ነው ስልጣን ላይ ያለው ሲል ሲከስ ቆይቷል መንግስትን የሚመራው ብልፅግና ፓርቲ በበኩሉ የህወሀት ምርጫ ተቀባይነት እንደሌለው ሲገልፅ መቆየቱ ይታወሳል የፌደራል መንግስት ከሳምንታት በፊት ከትግራይ ክልል ጋር ህጋዊ ግንኙነት ማቋረጡን አስታውቆ ነበርአሁን ላይ በፌደራል መንግስትና በትግራይ ክልል መካከል የነበረው አለመግባባት ሁኔታው ተባብሶ ወደ ግጭት ሊያመራ ችሏል የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት ኮሚሽን ኢሰመኮ ባለፈው ሳምንት ባወጣው መግለጫ ዋና ኮሚሽነር ዳንኤል በቀለ የፌደራል እና የክልል የፀጥታ ሀይሎች የሰላማዊ ሰዎችን ደህንነት እንዲጠብቁና ሰብአዊ መብትን እንዳይጥሱ ጥሪ ማቅረቡ ይታወሳል
https://am.al-ain.com/article/protests-against-tplf-held-in-many-towns-of-oromia-region
291
40,867
ፕሬዚዳንት ትረምፕ ዛሬ ምሽት ለኮንግረሱ ንግግር ያደርጋሉ
ዓለም አቀፍ ዜና
January 31, 2018
Unknown
የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚደንት ዶናልድ ትረምፕ ሀገራቸው የምትገኝበትን አጠቃላይ ሁኔታ የሚዘረዝረውንና የወደፊት አቅጣጫቸውን የሚያመላክቱበትን የመጀመሪያ ንግግራቸውን ለተወካዮች ምክር ቤቱ ጥምር ጉባኤ ዛሬ ማታ ያደርጋሉፕሬዚደንቱ ለሀገር ውስጥና ለውጭውም ያላቸውን እና ገና የተጀመረውን የአውሮፓ 2018 አመተ ምሀረት ትልም የሚያዳምጡት በኮንግሬሱ አዳራሽ ውስጥ የሚታደሙት እንደራሴዎች ብቻ ሳይሆኑ በግዙፎቹ የቴሌቪዥን መረቦች በቀጥታ በሚተላለፉ ስርጭቶች የመላው አለም ህዝብም ይከታተለዋልትረምፕ ይህንን ንግግራቸውን የሚያደርጉት በሀገሪቱ የግብርና ቀረጥ ህግ ማሻሻያ ላይ ድል አጎናፅፏቸዋል የተባለ ውሳኔ በተወካዮች ምክር ቤቱ ከተላለፈላቸውና ፈርመውም የሀገሪቱ የታክስ ህግ ባደረጉት ሰሞን ቢሆንም ያለፈው ፕሬዚደንታዊ አመታቸው በብዙ ወጀብ እና ትርምስ የታጀበ እንደነበርም ታዛቢዎች እየተናገሩ ናቸው ፕሬዚደንት ትረምፕ ባሳለፉት አንድ አመት ለአዲስ ፕሬዚደንት በዩናይትድ ስቴትስ ታሪክ ታይቶ የማይታወቅ እጅግ የወረደ የህዝብ ተቀባይነት ያላቸው ፕሬዚደንት መሆናቸውንም የህዝብ አስተያየት ክትትል አኀዞች ያሳያሉየአሜሪካ ድምፅ በዌብ ሳይቱና በፌስ ቡክ ገፆቹ የፕሬዚዳንቱን ንግግር በቀጥታ የሚያስተላልፍ ሲሆን በፕሬዚዳንቱ ንግግር ወቅት የየርእሰ ጉዳዩን ማጠቃለያም በአማርኛው የፌስ ቡክ ገፅ ላይ ያወጣል ተከታተሉትለተጨማሪ የተያይዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ
https://amharic.voanews.com//a/state-of-the-union-president-donald-trump-01-30-18/4231845.html
141
21,798
መኢአድ አዲስ ሊቀመንበር መረጠ
ፖለቲካ
14 April 2019
Unknown
መጋቢት 28 እና 29 ቀን 2011 አም ከመላው አገሪቱ የመጡ 459 የጠቅላላ ጉባኤ አባላት በተገኙበት ጠቅላላ ጉባኤውን ያካሄደው የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት መኢአድ አቶ ማሙሸት አማረን ሊቀመንበር አድርጎ መምረጡን አስታወቀፓርቲው ይህን ያስታወቀው ሀሙስ ሚያዝያ 3 ቀን 2011 አም ቴዎድሮስ አደባባይ አካባቢ በሚገኘው ዋና ፅህፈት ቤቱ የምርጫውን ውጤትና አጠቃላይ ፖለቲካዊ ጉዳዮችን አስመልክቶ በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ ወቅት ነውጠቅላላ ጉባኤው ከሊቀመንበር በተጨማሪም አቶ አብርሀም ጌቱን ተቀዳሚ ምክትል ሊቀመንበር አድርጎ የመረጠ ሲሆን አቶ ሙሉጌታ አበበ ደግሞ በነበሩበት ምክትል ሊቀመንበርነት እንዲቀጥሉ መመረጣቸውን አስታውቋልአቶ ማሙሸት አማረ በመኢአድ ውስጥ በተፈጠረ አለመግባባት ለአመታት ተገልለው የቆዩ ሲሆን መጋቢት 10 ቀን 2011 አም በተደረገ ስምምነት ወደ ፓርቲው ዳግም መመለሳቸውን መዘገባችን ይታወሳልበቀጣይ ምን ሊሰሩ እንዳሰቡ የተጠየቁት ተመራጩ ሊቀመንበር አቶ ማሙሸት ጠቅላላ ጉባኤውን ለመታደም ከተለያዩ የአገሪቱ ክፍሎች የመጡ እንግዶችን ስንሸኝ የሰነበትን በመሆኑ አሁን ይህንን አደርጋለሁ የሚል ዝርዝር ነገር ማቅረብ ይቸግረኛል ነገር ግን በቅርብ ቀን ቀጣይ የፓርቲውን ስትራቴጂ አሳውቃለሁ ሲሉ ለሪፖርተር ምላሽ ሰጥተዋልተሰናባቹ ሊቀመንበር በዛብህ ደምሴን ዶር በተመለከተ ምንም እንኳን 206 የተቃውሞ ድምፅ ቢሰጥባቸውም በስራ አስፈፃሚነት እንዲቀጥሉ አድርገናል ሲሉ አቶ ማሙሸት ገልፀዋልከዚህ በተጨማሪም መኢአድ በተቃዋሚነት ከሚንቀሳቀሱ የፖለቲካ ፓርቲዎችና ሌሎች ለህዝብ እንሰራለን ከሚሉ ሁሉ ጋር አብሮ በትብብር በጥምረትና በውህደት ለመስራት ጥሪ አስተላልፏል
https://www.ethiopianreporter.com/article/15348
178
45,439
ኮርፖሬቱ  የትራፊክ አደጋ ግንዛቤ የማስጨበጫ  ሥራዎችን  ለማከናወን ተስማማ
ሀገር አቀፍ ዜና
May 27, 2017
Unknown
ዋልታ ሚዲያና ኮሙኒኬሽን ኮርፖሬት በአገሪቱ የትራፊክ አደጋ ለመቀነስ የሚያስችሉ  የግንዛቤ ማስጨበጫ ስራዎችን ለማከናወን ከፌደራል የትራንስፖርት ባለስልጣን ጋር ተስማማ  የትራፊክ አደጋ በሰው ህይወትና በንብረት ላይ የሚያስከትለው ጉዳት ከጊዜ ወደ ጊዜ እያደገ  በመምጣቱ ነው የፌደራል ትራንስፖርት ባለስልጣን ከዋልታ ሚዲያ ኮሚኒኬሽን ኮርፖሬት ጋር በመተባባር ከትራፊክ አደጋዎችጋር የተያያዙ የሚዲያ ውጤቶችን ለማቅረብ የስምምነት ፊርማ የፈፀመውየኮርፖሬቱ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ተተካ በቀለ በዚሁ ጊዜ እንገለፁት ለአገሪቱ የጎላ አስተዋፅኦ ሊያበረክቱ የሚችሉ ዜጎች በየእለቱ እየተጠፋ ያለው ህይወት ለመታደግና አደጋውን ለመቀነስ ስምምነቱ ከፍተኛ አስተዋፅኦ ያደርጋል በስምምነቱ መሰረት ዋልታ ሚዲያና ኮሚኒኬሽን ኮርፖሬት በእግረኞችና በአሽከሪካሪዎች ምክንያት በጥንቃቄ ጉድለት ምክንያት የሚደርሱ የትራፊክ አደጋዎችን ለመቀነስ የሚያስችሉ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስራዎችን ለህብረተሰቡ ያቀርባል        ባለፈው አመት ብቻ በመላ አገሪቱ ከ4ሺህ 300 በላይ ሰዎች ህይወታቸውን በትራፊክ አደጋ ምክንያት ያጡ ሲሆን ከ14ሺህ የሚበልጡ ዜጎች ከባድና ቀላል የአካል ጉዳት ደርሶባቸዋል በበጀት አመቱ በትራፊክ አደጋው ከ600 ሚሊዮን ብር በላይ የሚገመት ንብረት ወድሟል በአደጋ ምክንያትም   በህብረተሰቡ ላይ ቀላል የማይባል ማህበራዊ ቀውስ  ደርሷል በኢትዮጵያ ለትራፊክ አደጋ መጨመር የእግረኛውና አሽከርካሪው የግንዛቤ እጥረትና የጥንቃቄ ጉድለት  ዋነኛ መንስኤ እንደሆነ  ይነገራል                        
https://waltainfo.com/am/31668/
158
22,928
ጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ ከድንበር ጥያቄ ጋር በተገናኘ ከሱዳን ፕሬዚዳንት ጋር መከሩ
ፖለቲካ
29 April 2018
Unknown
ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ዶር ኢትዮጵያና ሱዳን ባልፈቱት የድንበር ይገባኛል ጥያቄ ጋር በተገናኘ ከሱዳን ፕሬዚዳንት ጋር በባህር ዳር መምከራቸው ተሰማ ጠቅላይ ሚኒስትሩ እሁድ ሚያዝያ 14 ቀን 2010 አም በተጠናቀቀው ጣና ፎረም ላይ ለመሳተፍ ከተገኙት የሱዳን ፕሬዚዳንት ኦማር ሀሰን አል በሽር ጋር ሁለቱ አገሮች ጥያቄ በሚያነሱበት ድንበር ላይ የጎንዮሽ ውይይት ማድረጋቸውን ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የተገኘው መረጃ ያመለክታልጠቅላይ ሚኒስትር አብይ በአማራ ክልል በመተማ በኩል የይገባኛል ጥያቄ የሚነሳበት ድንበር እልባት ስለሚያገኝበት ይህ እስኪከናወን ድረስም መፍትሄ ሊሆኑ ይገባል ባሏቸው ሀሳቦች ላይ እንደመከሩ ለማወቅ ተችሏል ይሁን እንጂ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አቶ መለስ አለም በሁለቱ መሪዎች ውይይት ወቅት የድንበር ጉዳይ አልተነሳም ብለዋል ሁለቱ መሪዎች ለመጀመርያ ጊዜ በአካል እንደ መገናኘታቸው መጠን የተዋወቁበትና በቀጣይ በሁለቱ አገሮች ጉዳዮች ላይ በጋራ እንደሚሰሩ የገለፁበት ውይይት መሆኑን ቃል አቀባዩ ለሪፖርተር ገልፀዋል  ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ ከሱዳኑ ፕሬዚዳንት ጋር ውይይት ከማድረጋቸው አስቀድሞ በጎንደር ከተማ ከነዋሪዎች ጋር ውይይት ማድረጋቸው ይታወሳልበወቅቱ የጎንደር ከተማ ነዋሪዎች መፍትሄ እንዲሰጣቸው ካነሷቸው ጥያቄዎች መካከል ከሱዳን ጋር የሚያዋስነው የመተማ ድንበር ጉዳይ ይገኝበታልበወቅቱም ከሱዳን ድንበር ጋር በተያያዘ ለተነሳው ጉዳይ መፍትሄ መስጠት አለበት ብዬ አምናለሁ ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ ጉዳዩን በተመለከተም ለጣና ፎረም ስብሰባ ባህር ዳር ከሚገኙት የሱዳን ፕሬዚዳንት ጋር እንደሚወያዩ ተናግረው ነበር በድንበሩ ላይ የሚገኙት የሁለቱም አገሮች ወታደሮች ከአካባቢው እንዲወጡና የሁለቱም ወገን ነዋሪዎች በሰላም እንዲንቀሳቀሱ ማድረግ ያስፈልጋል ሲሉ ለጎንደር ከተማ ነዋሪዎች በወቅቱ ምላሽ ሰጥተው ነበርጠቅላይ ሚኒስትሩ ባነሱት በዚህ የመፍትሄ ሀሳብ ላይ ከሱዳን ፕሬዚዳንት ጋር ተወያይተው የደረሱበት ምን እንደሆነ አልታወቀም የሁለቱ አገሮች መሪዎች ጥያቄ ከሚነሳበት ድንበር በተጨማሪ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ የተወያዩ መሆኑ ታውቋል ሁለቱ አገሮች የድንበር ይገባኛል ጥያቄውን ለመፍታትና በሌሎች ተያያዥ ጉዳዮች ላይ ለመተባበር የጋራ የድንበር ኮሚሽን አቋቁመው በመስራት ላይ ናቸው የድንበር ጥያቄውን ለመፍታት የድንበር ማካለል እንዲከናወን በድንበር ኮሚሽኑ ከአመታት በፊት የተወሰነ ቢሆንም እስካሁን ግን ወደ ተግባር አልተገባም 
https://www.ethiopianreporter.com/article/10170
266
12,268
በቄለም ወለጋ ዞን አምፊሎ ወረዳ ሸበል ቀበሌ ነዋሪዎችን ምን አፈናቀላቸው?
ሀገር አቀፍ ዜና
24 ሰኔ 2020
Unknown
በቄለም ወላጋ ዞን አምፊሎ ወረዳ ሸበል ቀበሌ ነዋሪ የሆኑ በርካታ ሰዎች በፀጥታ ችግር ምክንያት ተፈናቅለው በጋምቤላ ክልል 03 የሚባለው አካባቢ መጠለላቸውን ለቢበሲ ተናግረዋልበምእራብ ኢትዮጵያ ከሚገኘው የመኖሪያ አካባቢያቸው እንደተፈናቀሉ የሚናገሩት እነዚህ ነዋሪዎቹ አሁን ተመልሰው በተጠለሉበት ስፍራ ለተለያዩ ችግሮች መጋለጣቸውንም ለቢቢሲ ገልፀዋልከአንድ ሳምንት በፊት በቀበሌያቸው ሸበል በተከሰተው ግጭት የተነሳ የአምስት ሰዎች ህይወት ካለፈ በኋላ ወደ ጋምቤላ ክልል እንደሸሹ የሚናገሩት ስማቸው እንዳይገለፅ የጠየቁ ነዋሪ አሁን ደግሞ የመንግስት ሀላፊዎች በጉልበት ወደ መኖሪያ ቀያችን መልሰውናል ይላሉየሁለት ልጆች አባት የሆነውና ሸራ ወጥሮ በጋምቤላ 03 እንዳለ የተናገረው ሌላ ስሙ እንዳይገለፅ የጠየቀ ግለሰብ በበኩሉ አሁንም ቢሆን በፍርሀት እንደሚኖር ተናግሮ ወደ መኖሪያ አካባቢው የተመለሰው ያለው ሁኔታ ስለሚያሰጋው መሆኑን ለቢቢሲ ተናግሯል ቅዳሜ ጠዋት ሸበል ውስጥ ከፍተኛ ተኩስ ሰሲማ ደንግጠን ተበታተንን ያሉት ወደ ቀያቸው ከተመለሱት መካከል አንዱ ናቸውከዚያ ጊዜ ጀምሮ መሸሽ መጀመራቸውን በመግለፅ የመንግስት ወታደሮች የሚሉት ተኩሱ የተከፈተው የሸኔ ታጣቂዎች ላይ ነው እኛ ወደ ጫካ የሸሸነው ተኩሱን ሰምተን ነው ነው ብለዋልቡና ጫካችን ውስጥ ሆነን ስንሰማ በዚህ ተኩስ የተነሳ አምስት ሰዎች መሞታቸውን ሰምተናል በማለት የነበረውን ሁኔታ ያስረዳሉይህንን ፈርተን በእግራችን ወደ ጋምቤላ አቅንተናል ያሉት ነዋሪው ችግሩ በተከሰተበት እለት ሁሉም ነዋሪዎች ደንግጠው መሸሻቸውን ይናገራሉተኩስ ሲከፈት እየሞተ ያለው ሰላማዊ ሰው ነው በማለት እያጋጠመ ነው ያሉትን ለቢቢሲ ገልፀዋል ስለዚህ በነፃነት መኖር ስላለቻልን ወደ ጋምቤላ ተሰድደናል ሲሉም ያክላሉ በእግራችን ሰባት ሰአት ተጉዘን ነው ጋምቤላ የገባነው የሚሉት እኚህ ግለሰብ ለሊቱን ተጉዞ በነጋታው ጋምቤላ 03 የሚባለው አካባቢ የደረሰ መኖሩንም ያስረዳሉ ጋምቤላ ያሉ ነዋሪዎችና የክልሉ መንግስት ተቀብለዋቸው 03 የሚባል አካባቢ በማስፈር እንደረዷቸውም ተናግረዋልበአካባቢው የሚገኙ ወጣቶች ምግብ እያቀረቡላቸው እንደነበር የተናገሩት እኚህ ግለሰብ ከቀይ መስቀል እርዳታ እንዲያገኙም እንዳስተባበሩላቸው ለቢቢሲ ገልፀዋልግለሰቡ እንደሚገልፁት በ03 አካባቢ ለስድስት ቀናት ከቆዩ በኋላ ከዞኑና ወረዳው የመጡ የመንግስት ሀላፊዎች እንዳወያይዋቸው ይገልፃሉ ችግራችንን ካስረዳን በኋላ እነርሱ ግን መመለስ አለባችሁ በማለት በስድስት መኪና 120 የሚሆን ሰው በመጫን ወደ ስፍራው መልሰውናልተመልሰውም ቢሆን ተመሳሳይ ችግር ውስጥ መውደቃቸውን በመግለፅ አንመለስም ያሉ እና ጋምቤላ ክልል ውስጥ የቀሩ መኖራቸውን አክለው ተናግረዋልከ200 በላይ የሚሆኑ ሰዎች ሸሽተው ጋምቤላ ውስጥ ተጠልለው መቅረታቸውን የተናገሩት ደግሞ ሌላው ግለሰብ እነዚህ ሰዎች ከመኖሪያ አካባቢያቸው የሚመጡ ባለስልጣናት እንዳያገኟቸው በመስጋት በሰዎች ቤት ሸሽተው እንዳሉ ይናገራሉበጋምቤላ ለመቅረት የወሰኑት ለህይወታቸው በመፍረታቸው መሆኑን የሚገልፁት ግለሰቡ አሁንም አዛውንቶች ሴቶች እናቶችና ህፃናት በችግር ውስጥ መሆናቸውን ተናግረዋልወደ ጋምቤላ የተሰደዱትን ሲረዱ ከነበሩት ሰዎች መካከል አንዱ የሆነው የክልሉ የግብርና ሰራተኛ ተፈናቃዮቹ አሁን ያሉበት ሁኔታ አሳሳቢ መሆኑን ይናገራልተፈናቅለው የመጡ ሰዎችን የአካባቢው ባለስልጣናት መጥተው እንደሚወስዷቸው የሚያናገሩት እኚህ ግለሰብ 03 አካባቢ እንዲቆዩ አድርገን ገንዘብ ምግብ መጠለያ እንዲረዱ ማድረጋቸውን ይገልፃሉየመንግስት አካላት ከወረዳና ከዞን ከፀጥታ አካላት ጋር በመሆን በስፍራው በመገኘት እንዳወያይዋቸው የሚገልፁት እኚሁ የጋምቤላ ነዋሪ እንያዛለን በሚል ፍራቻ ያልተሳተፉ መኖራቸውን በመግለፅ የተሳተፉት ግን መመለሳቸውን ለቢቢሲ አረጋግጠዋልአሁን ጋምቤላ የቀሩት በየስፍራው ተበታትነው መሆኑን በመግለፅ ይህም ለመርዳት አስቸጋሪ እንዳደረገባቸው ገልፀዋልግለሰቦቹ ተበታትነው የሚገኙት የመንግስት ሀላፊዎች መጥተው ይወስዱናል በሚል ፍራቻ መሆኑንም ጨምረው ያስራሉየአንፊሎ ወረዳ ፀጥታ እና አስተዳደር ቢሮ ሀላፊ አቶ ጌታሁን ሻምቢ በቀበሌው ችግር ተከስቶ እንደነበር አረጋግጠው ወደ ጋምቤላ ተፈናቅለው የነበሩ በሙሉ ወደ መኖሪያ ስፍራቸው መመለሳቸውንና ህይወታቸውን መቀጠላቸውን ይናገራሉእንደ እርሳቸው ገለፃ አንድም በጋምቤላ የቀረ ተፈናቃይ የለምተጠልሎ ወደ ነበሩበት 03 አካባቢ ሄደን አነጋግረናቸው ወደ ቀያቸው መልሰናቸዋል የሚሉት አቶ ጌታሁን ያፈናቀላቸው የሸኔ ወታደር መሆኑን ጨምረው ተናግረዋልሀላፊው የተወሰደው እርምጃ የህግ የበላይነትን ለማረጋገጥ እንጂ ህዝቡን ለመጉዳት አይደለም በማለት ተኩስ ነበር በተኩስ መካከል ሰዎች ይጎዳሉ ነገር ግን የሞቱ ሰዎች መኖራቸውንም ሆነ ምን ያህ ሰው እንደሞተ የምናውቀው ነገር የለም ብለዋልለሀላፊው ህዝቡ ያለበትን የፀጥታ ችግር ለማረጋጋት እንደወሰደ እርምጃ አንዳለ ተጠይቀው የሚያውቁት ነገር እንደሌለ ተናግረዋል
https://www.bbc.com/amharic/news-53160669
507
37,818
ኢትዮጵያ ላጋጠማት ችግር መፍትኄው “ሕገ መንግሥታዊ እንጂ ፖለቲካዊው አማራጭ አይደለም” - ብልጽግና ፓርቲ
ሀገር አቀፍ ዜና
May 15, 2020
Unknown
ኢትዮጵያ ላጋጠማት ችግር መፍትኄው ህገ መንግስታዊ እንጂ ፖለቲካዊው አማራጭ አይደለም ብሏል ብልፅግና ፓርቲ የመፍትኄ ሀሳብ አለኝ የሚል ካለ ከህገ መንግስታዊ ድንበር ሳይወጣ አማራጩን ማቅረብ ይችላል ብለዋል የብልፅግና ፓርቲ ቃልአቀባይ አቶ አወሉ አብዲ ከቪኦኤ ጋር ቃለምልልስ ሲያደርጉበሚቀርቡ አማራጮች ላይ ከማንም ጋር ለመወያየት ፓርቲያቸው ዝግጁ መሆኑን ያሳወቁት አቶ አወሉ በውይይት እና በድርድር ስም ጫና ለመፍጠር ማሰብ ተቀባይነት የለውም ከህገ መንግስታዊ አማራጮች ውጪ ሌላ መንገድ በመጠቀም በአቋራጭ ስልጣን ለመያዝ የሚያስብ ካለ ግን መንግስት ህገ መንግስቱን ለመጠበቅ ሲል ህጋዊ እርምጃ ይወስዳል ብለዋል
https://amharic.voanews.com//a/Ethiopia-election-5-15-2020/5421485.html
78
29,666
ሁለት የከፍተኛ ሊግ ክለቦች አሰልጣኝ ቀጥረዋል
ስፖርት
August 12, 2019
Unknown
ኢትዮጵያ መድን እና አክሱም ከተማ የአዲስ አሰልጣኝ ቅጥር ፈፅመዋልባለፈው የውድድር አመት በምድብ ለ ተፎካካሪ የነበረው ኢትዮጵያ መድን አሰልጣኝ በፀሎት ልኡልሰገድ ጋር ከተለያየ በኋላ ምክትላቸው አሰልጣኝ ያሬድ ቶሌራ መቅጠሩን አሳውቋል አሰልጣኝ ያሬድ ከዚህ በፊት በለገጣፎ ወልቂጤ የኢትዮጵያ መድን ተስፋ ቡድን በኢትዮጵያ ሴቶች ብሄራዊ ቡድን እንዲሁም በኢትዮጵያ ከ17 አመት በታች ብሄራዊ ቡድን አሰልጣኝ ሆነው አገልግለዋል በ2012 የቀድሞ ቡድናቸውን በዋና አሰልጣኝነት ይዘው የሚቀጥሉም ይሆናልአክሱም ከተማ ከአሰልጣኝ ጌታቸው ጋር ከተለያየ በኋላ አሰልጣኝ ፍለጋ ላይ ቆይቶ አሰልጣኝ ዳንኤል ፀሀዬን ቀጥረው ስራቸውን ጀምረዋል አሰልጣኝ ዳንኤል ከደደቢት ተስፋ እንዲሁም ዋና ቡድን የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ምክትል አሰልጣኝ የስሁል ሽረ ቡድን ያሰለጠኗቸው ቡድኖች ናቸው ስሁል ሽረ ወደ ፕሪምየር ሊግ ሲያድግ ዋና አሰልጣኝ የነበሩ ሲሆን ከውድድር አመቱ አጋማሽ ጀምሮ ደደቢትን ሲመሩ ቆይተዋልበተያያዘ ዜና ደግአረግ ይግዛውን የሚተካ አሰልጣኝ እየፈለገ የሚገኘው ኢኮስኮ የአሰልጣኞች ቅጥር ማስታወቂያ አውጥቶ የመጨረሻ ሶስት እጩዎችን በመለየት ለቃል ፈተና ጠርቷል በፀሎት ልኡልሰገድ አስራት አባተ እና ታዬ የመጨረሻዎቹ እጩዎች ሲሆኑ ሶከር ኢትዮጵያ ባገኘችው መረጃ ክለቡ በዚህ ሁለት ቀን ውስጥ አሰልጣኝ ቅጥሩን ያሳውቃል
https://soccerethiopia.net/football/49882
152
20,695
ዳኛን መቃወምና በኮሮና መያዝን ጨምሮ በአቶ ጃዋር መታመም ምክንያት ምስክሮችን መስማት ለሦስተኛ ጊዜ ተራዘመ
ፖለቲካ
19 August 2020
Unknown
አግባብነት በሌላቸውና በተለያዩ ሰበቦች ምስክርነት የመስማት ሂደት እንዲዘገይ ጥረት እያደረጉ ነውየፌዴራል ጠቅላይ አቃቤ ህግደንበኞቻችንን በነፃነትና በግልፅነት እንዳናናግር ፖሊስ ካሜራ ገጥሞ ይከታተለናልየተጠርጣሪዎች ጠበቆችቅድመ ምርመራው ፖለቲከኞችና የመንግስት ተቀናቃኝ በመሆናችን እኛን ለመጉዳት ነውተጠርጣሪ አቶ በቀለ ገርባየፌዴራል አቃቤ ህግ ከድምፃዊ ሀጫሉ ሁንዴሳ ግድያ ጋር በተያያዘ ከሰኔ 23 ቀን 2012 አም ጀምሮ በእስር ላይ የሚገኙት የኦፌኮ አባላት አቶ በቀለ ገርባና አቶ ጃዋር መሀመድን ጨምሮ በ14 ተጠርጣሪዎች ላይ የቀዳሚ ምርመራ መዝገብ ከፍቶ ምስክሮችን ሊያሰማ የነበረ ቢሆንም ተጠርጣሪዎቹ ችሎቱን በሚመሩት ዳኛ ገለልተኝነት ላይ የመቃወሚያ አቤቱታ በማቅረባቸው ከተጠርጣሪዎቹ መካከል አምስቱ በኮሮና ቫይረስ በመያዛቸውና አቶ ጃዋር መሀመድ መታመማቸውን በመግለፃቸው ምስክሮቹን የመስማት ሂደት ለሶስተኛ ጊዜ ተራዘመየፌዴራል የመጀመርያ ደረጃ ፍርድ ቤት አራዳ ምድብ ተረኛ ወንጀል ችሎት የእነ አቶ ጃዋር 14 ተጠርጣሪዎች ዳኛው ይነሱልን ጥያቄ ውድቅ ከተደረገና አምስት ተጠርጣሪዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው በፖሊስ ከተረጋገጠ በኋላ ከኮሮና ቫይረስ ነፃ በሆኑት ላይ አቃቤ ህግ ምስክሮቹን ከትናንት በስቲያ ነሀሴ 11 ቀን 2012 አም ለመስማት የኢትዮጵያ ሀብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት በኮሮና ቫይረስ ተይዘዋል የተባሉ ተጠርጣሪዎችን ውጤት እንዲልክና የተጠርጣሪዎችን አያያዝ በሚመለከት ስለሚቀርበው አቤቱታ የእስረኞች አስተዳደር ሀላፊ ቀርበው እንዲያስረዱ ቀጠሮ ሰጥቶ ነበርፍርድ ቤቱ እንደተሰየመ የችሎት ስራውን የጀመረው ተጠርጣሪዎች ፖሊስ የፍርድ ቤቱን ትእዛዝ ተግባራዊ ስለማድረጉ አቅርበውት በነበረው አቤቱታ ላይ ከፌዴራል ፖሊስ እስረኛ አስተዳደር በችሎት የተገኙትን ሀላፊ ማንነት ካረጋገጠ በኋላና ከተጠርጣሪዎቹ መካከል ፍርድ ቤት ውክልና እንዲሰጥ ፈቅዶለት ባልተፈፀመለት ተጠርጣሪ አቶ ሀምዛ አዳነ አቤቱታ ላይ ሲሆን ትእዛዙ መፈፀም አለመፈፀሙ ተጠይቆ ተፈፅሞልኛል ብሏል ሌሎቹም ተጠርጣሪዎች ቤተሰቦቻቸውን ማግኘታቸውንና ልብስም እንዲገባላቸው መደረጉን ፍርድ ቤቱ አረጋግጧልበኮሮና ቫይረስ ስለተያዙት አምስት ተጠርጣዎች የማረጋገጫ ውጤት እንዲልክ ትእዛዝ ተሰጥቶት የነበረው የኢትዮጵያ ሀብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት አምስቱም ተጠርጣሪዎች ተመርምረው ውጤታቸው ቫይረሱ እንዳለባቸው ወይም  ፖዘቲቭ መሆናቸው መረጋገጡን በደብዳቤ ማሳወቁን ፍርድ ቤቱ ለታዳሚው ገልጿል አንድ ተጠርጣሪም በተደረገለት ምርመራ ቫይረሱ ስለተገኘበት ኳራንታይን መግባቱን ፖሊስ እንደገለፀ አስታውቆ በአጠቃላይ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ተጠርጣዎች ቁጥር ስድስት መድረሱንም ተናግሯል ፍርድ ቤቱ ነሀሴ 7 ቀን 2012 አም በዋለው ችሎት ሁሉም ተጠርጣሪዎች የኮሮና ቫይረስ ምርመራ ተደርጎላቸው ውጤቱ እንዲገለፅ ትእዛዝ የሰጠ ቢሆንም ከትናንት በስቲያ ነሀሴ 11 ቀን 2012 አም ትእዛዙ ሳይፈፀም መቅረባቸውም ተረጋግጧል ፍርድ ቤቱ ተጠርጣሪዎቹ እንደማንኛውም ግለሰብ እንክብካቤ እንዲደረግላቸውና ይደረግላቸዋል የሚል አቋም እንዳለ ጠቁሞ አሁን ባለው ነባራዊ ሁኔታ ግን የመከላከል ነገር ቢኖርም ታስረውበት የሚገኘው ቦታ ግን ለቫይረሱ እያጋለጣቸው መሆኑን ተናግሯል ፍርድ ቤቱ ግን አፅንኦት ሰጥቶ የሰጠው ትእዛዝ ለተጠርጣዎቹ ጥንቃቄ ተደርጎ ምግብ ልብስ ቤተሰቦቻቸውን የሀይማኖት አባቶችንና ጠበቆቻቸውን የማግኘት መብት ያላቸው መሆኑን ገልፆ የፌዴራል ፖሊስ ተቋም ይኽንን ባይፈፅም እርምጃ እንደሚወስድ አስጠንቅቋልተጠርጣሪ ሀምዛ አዳነ ለፍርድ ቤቱ እንዳስረዳው እሱ አቶ ጃዋር አቶ በቀለና ሌላ አንድ ተጠርጣሪ በድምሩ አራት ተጠርጣሪዎች ታስረው የሚገኙበት ቦታ ለኮሮና ቫይረስ አያጋልጥም ሌሎቹ ተጠርጣሪዎች ታስረው የሚገኙት በአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን እስረኛ ማቆያ መሆኑን ጠቁሞ ተጠርጣሪዎቹ ምልክት እየታየብን ነው ደረቅና የማያቆም ሳል ያስለናል እንመርመር ቢሉም ሊመረመሩ ስላልቻሉ እንዲመረመሩ ትእዛዝ እንዲሰጥላቸው ጠይቋልራሱ  ሀምዛ አዳነ የስኳርና የደም ግፊት ህመምተኛ መሆኑን ተናግሮ ህክምና እንዲደረግለት ቢጠይቅም ህዝክምና ሊያገኝ እንዳልቻለና ጓደኛው አቶ ጃዋርም መታመሙን በመናገር ህክምና እንዲያገኙ ትእዛዝ እንዲሰጥላቸው ጠይቋል በተለይ አዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ታስረው የሚገኙት ተጠርጣዎች ውስጥ ስድስቱ ቫይረሱ ተገኝቶባቸው ኳራንታይን መግባታቸውን አስታውሶ ምንም እንኳን በመኝታና በምግብ ባይገናኙም ችሎት የሚቀርቡት አብረው በመሆናቸውና ስለሚነካኩም ምርምራ ሊደረግላቸው እንደሚገባ አሳስቧል ከቤተሰቦቻቸው ጋር መገናኘት እንዳልቻሉና ልብስም ሆነ ምግብ በርቀት ወርውረው እንደሚሄዱ የገለፀው በአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ታስሮ የሚገኝ ሌላው ተጠርጣሪ እስር ቤት ኮሮና ገብቷል የሚል መረጃ ቤተሰቦቻቸው በመስማታቸው መረበሻቸውን  ተናግሯል 30 ሰዎችን በሚይዝ እስረኛ ማቆያ ክፍል ውስጥ 60 ተጠርጣሪ እንዲሆን በመደረጉ ስጋታቸውን ከፍ እንዳደረገባቸው በመጠቆም ፍርድ ቤቱ እንዲስተካከል ትእዛዝ እንዲሰጥላቸው ጠይቋልበአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽንም ሆነ በሌላ ቦታ ያሉ ተጠርጣሪዎች በሽታው ከተስፋፋ ተጎጂ እንደሚሆኑና አገርም እንደሚጎዳ ፍርድ ቤቱ ገልፆ ጤና ሚኒስቴር ሀብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩትና መንግስት ያወጡትን መመርያ ተግባራዊ ሊደረግና በአግባቡ ሊያዙ እንደሚገባ በችሎት ለተገኙት የእስረኛ አስተዳደር ሰራተኛ በፅሁፍ ትእዛዝ አንሰጥም በችሎት ተነግሮዎታል ተግባራዊ ያድርጉ በማለት ነግሯቸዋል ተጠርጣሪዎች እየተለዩ ከቤተሰቦቻቸው ጋር በስልክ እንደሚገናኙ ለቀረበው አቤቱታ ፍርድ ቤቱ ሁሉም ተጠርጣሪ መሆኑን በመጠቆም አንዱን ከሌላው መለየት ስለማይገባ ተመሳሳይ አሰራር እንዲተገበር ተቋሙን አሳስቧልፍርድ ቤቱ ቀደም ባለው ችሎት ሰጥቶት በነበረው ትእዛዝ ላይ የተፈፀመውንና መፈፀም ያለበትን ጉዳይ ሰርቶ እንዲጨረስ አቃቤ ህግ በቀዳሚ ምርመራ መዝገብ ለማስመስከር ያቀረባቸው ምስክሮች ስንት እንደሆኑ ጠየቀ አቃቤ ህግም ሶስት ምስክሮችን ማቅረቡን እየገለፀ ሳለ አቶ በቀለ የሚናገሩት ሀሳብ እንዳላቸው ገልፀው እጃቸውን በማውጣት ለፍርድ ቤቱ ጥያቄ አቅርበው ተፈቀደላቸውአቶ በቀለ እንደተናገሩት የተጠረጠሩበት ጉዳይ በመደበኛ ፍርድ ቤት መቀጠል ሲገባው ቅድመ ምርመራ መደረጉ ትክክል አይደለም ከ50 እና 60 አመታት በላይ እድሜ ባስቆጠረና እንደቀሩ በሚቆጠር ህግ ቅድመ መርመራ መፈቀዱም ተገቢ አይደለም እኔ በዚህ ሂደት ውስጥ ማለፍ የለብኝም ይህ ሂደት ወንጀል በፈፀመ ሰው ላይ ማስረጃ ሆነው በተቆጠሩ የእድሜ ጫና ውስጥ ያሉና በማይድን ህመም የታመሙ ምስክሮችን ቃል ለመጠበቅ እንጂ እኔን አይመለከተኝም ብለዋል እነሱ እነ አቶ በቀለ ፖለቲከኛ በመሆናቸውና መንግስትን ስለሚቀናቀኑ ለመጉዳት የተደረገ እንጂ አዋጁም እንደማይደግፍ አክለዋል መንግስት የራሱን የፖለቲካ አባላት ከመጋረጃ ጀርባ አድርጎ ለማስመስከር እንጂ ከመቶ ሚሊዮን ህዝብ ውስጥ የሚያስመሰክራቸውን አስር ሰዎች በግልፅ ችሎት ለማስመስከር ሌላ ችግር ይኖራል ወይም አደጋ ይደርስባቸዋል በሚል እንዳልሆነም አክለዋልበሌላ በኩል ስድስት ተጠርጣሪዎች በኮሮና ቫይረስ ተይዘውና ኳራንታይን ላይ ሆነው ምስክሮች መሰማት እንደሌለባቸውና መሸጋገር እንዳለበት ጠቁመው እሳቸው አቶ በቀለ ግን በአጠቃይ የቅድመ ምርመራ ሂደት ተገቢ እንዳልሆነና እንደሚቃወሙ ለፍርድ ቤቱ ተናግረዋልከጠበቆቻቸው ጋር ሲነጋገሩ ሲመካከሩ ሌላ ባለጋራ መስማት እንደሌለበትና በነፃነት ሊገናኙ እንደሚገባ በህግ ጭምር የተደነገገ መሆኑን የገለፁት አቶ በቀለ አሁን ታስረው ባሉበት ቦታ ላይ ጠበቆቻቸው ነሀሴ 8 ቀን 2012 አም ሊያነጋግሯቸው ሲመጡ የሉም ፍርድ ቤት ሄዷል ተብለው መመለሳቸውንና ነሀሴ 11 ቀን 2012 አም ቢመለሱም ካሜራ ተገጥሞ ስለጠበቃቸው መመካከር አለመቻላቸውን አስረድተዋል ድምፃቸውንና ምላሻቸውን በመቅረፅ ለተቀናቃኝ  ለከሳሽ እንዲደርስ በማድረግ ተዘጋጅቶና ሌላ መከራከሪያ ሀሳብ ቀይሮ እንዲቀርብ ስለሚያደርግ ተገቢ አለመሆኑንና ሊስተካከል የሚገባው አሰራር መሆኑን ገልፀዋል በእለቱም ስለምስክሮችም ሆነ ስለሚከራከሩበት ጉዳይ አለመመካከራቸውን ተናግረው ወደ መደበኛ ፍርድ ቤት እንዲመራላቸውና ካሜራው እንዲነሳ ትእዛዝ እንዲሰጥላቸው ጠይቀዋልአቶ ጃዋር ደግሞ ባቀረቡት አቤቱታ እንዳስረዱት በጣም አሞኛል ሌሊቱን አልተኛሁም ዛሬም የመጣሁት ፖሊስ ለ30 ደቂቃ ፍርድ ቤት ደርሰህ ትመለሳለህ ብሎኝ ነው በእኔ ላይ ከፍተኛ የሆነ የስም ማጥፋት ዘመቻ እየተደረገብኝ ስለሆነና ስጋት ስላለኝ የግል ሀኪም እንዲያየኝ ትእዛዝ ይሰጥልኝ ብሏል ቤተሰቡም ስለ እሱ እንደሚሰጋ ጠቁሞ በእለቱ በጣም ያመመው ቢሆንም እንኳን ማስታገሻ አለመወሰዱን አክሏል ባለቤቱና ልጁ የሚኖሩት በውጭ አገር መሆኑን የገለፀው አቶ ጃዋር ለማናገር ስለሚፈልግ እንዲፈቀድለትና ትእዛዝ እንዲሰጥለት ጠይቋል ፍርድ ቤቱ በምንድነው ማናገር የሚፈልጉት ብሎ ጠይቆት በራሴ ወጭ ይዘጋጅልኝና በቪዲዮ ኮንፈረንስ ማነጋገር እፈልጋለሁ ብሏል ቀጥሎም በጣም እያመመው መሆኑን በመግለፅ ከችሎት ውጭ እንዲቆይ ጠይቆ ተፈቅዶለታልቀዳሚ ምርመራን በሚመለከት ቀደም ብሎ በተደረገ ችሎት ብይን የተሰጠበትና ይግባኝ ከመጠየቅ ባለፈ በችሎቱ በድጋሚ ማንሳቱ የህግ ድጋፍ እንደሌለው በመግለፅ አቶ በቀለ ቅድመ ምርመራን እቃወማለሁ በማለት ያነሱን መቃወሚያ ፍርድ ቤቱ ውድቅ አድርጎታልበእለቱ በችሎት ለተገኙት ስምንት ተጠርጣሪዎች ጥብቅና የቆሙት 12 ጠበቆችም አቶ በቀለ የገለፁትን ማለትም በፖሊስ ጣቢያ ማረፊያ ቤት ውስጥ ካሜራ ተገጥሞ ደንበኞቻቸውን በነፃነት ማነጋገር እንደማይችሉና በህግ የተሰጣቸውን በነፃነት የመነጋገር መብትም የሚያሳጣ መሆኑን በመጠቆም እንዲነሳላቸው ጠይቀዋል የፌዴራል ፖሊስ አባላትን ሲጠይቁ ይህ ከኛ ስልጣን በላይ ነው ያሏቸው መሆኑን ገልፀው ለሚመለከተው አካል ትእዛዝ እንዲሰጥላቸው ደጋግመው ጠይቀዋል እነሱ ከደንበኞቻቸው ጋር የሚነጋገሩትን መንግስት ተከታትሎ ስለሚዘጋጅ በደንበኞቻቸው ላይ ጉዳት ሊያመጣ እንደሚችልም አክለዋልተጠርጣሪዎችና ጠበቆቻቸው ባቀረቡት አቤቱታና መቃወሚያ ክርክር ላይ አቃቤ ህግ ምላሽ ሰጥቷል እንደተናገረውም ተጠርጣሪዎች ተገቢውን ህክምና ማግኝት አለባቸው ነገር ግን በተደጋጋሚ እየታየ ያለው የፍትህ ሂደቱን ማስተጓጎል ስራ እየሰሩ መሆኑን ፍርድ ቤቱ ሊረዳ ይገባል ፈጣን የፍትህ ሂደት እንዳይኖር የማድረግ ነገር እየተስዋለ ነው ዳኛ ይነሳልን ሁላችንም የኮሮና ምርመራ ይደረግልን ታመናልና ሌላም ምክንያት እየፈጠሩ የፍትህ ስርአቱን የመሸርሸር ስራ እየተሰራ በመሆኑ ፍርድ ቤቱ ይህንን ከግምት ውስጥ በማስገባት ያቀረቡትን የመቃወሚያ ሀሳብ ውድቅ በማድረግ ያቀረባቸውን ምስክሮች እንዲያሰማ እንዲፈቀድለት ጠይቋልህክምናን በሚመለከት ፖሊስ ከአቅሙ በላይ መሆኑን ለፍርድ ቤቱ ባለመግለፁ ሁሉም በህግ ፊት እኩል ነው በሚለው ህገ መንግሰታዊ ድንጋጌ አኳያ አቶ ጃዋር በግል ሀኪም እንድታይ ይፈቀድልኝ ያለው መርሁን የሚጥስ በመሆኑ ጥያቄው ውድቅ ተደርጎ ባለውና ደረጃውን በጠበቀ ሀኪም እንዲታይ ትእዛዝ እነዲሰጥ ፍርድ ቤቱን ጠይቋል ብይን የተሰጠበትን የቀዳሚ ምርመራ ሂደት በተደጋጋሚ በማንሳትና ሌሎች የተለያዩ ምክንያቶችን በማንሳት የፍትህ ሂደቱን አቅጣጫ ለመቀየር ወደ ኋላ ለመመለስና ለመጎተት የሚደረግ ሙከራ መሆኑንም አቃቤ ህግ ለፍርድ ቤቱ አስረድቷል ይህም በምስክሮች ላይ ተፅእኖ ለማሳደር ያለመ እንደሆነ ፍርድ ቤቱ እንዲመለከትለት ጠቁሞ ምስክሮቹን እንዲያሰማ እንዲፈቀድለት በድጋሚ ጠይቋል የግራ ቀኙን ክርክር የሰማው የፌዴራል የመጀመርያ ደረጃ ፍርድ ቤት አራዳ ምድብ ተረኛ ወንጀል ችሎት በሰጠው ትእዛዝ ተጠርጣሪዎቹ ከቀዳሚ ምርመራ ጋር በተያያዘ ያቀረቡት አቤቱታ ቀደም ብሎ ብይን እንደተሰጠበት አስታውሶ በይግባኝ ከሚታይ በስተቀር ሊነሳ አይገባም ብሏል ተጠርጣዎቹ ቤተሰቦቻቸውን የሀይማኖት አባት ጠበቃና ምግብ የማግኝት መብታቸው ሊታለፍ የማይገባ መብት መሆኑን ጠቁሞ ወቅቱን ያገናዘበ ጥንቃቄ በማድረግ እንዲፈፀምላቸው አቶ ጃዋር ህክምና እንዲያገኙ እንዲደረግና ከባለቤታቸውና ከልጃቸው ጋር በራሱ ወጭ በቪዲዮ ኮንፈረንስ እንዲገናኝ ፖሊስ እንዲያመቻችለት ትእዛዝ ሰጥቷል ምንም እንኳን በእለቱ የአቃቤ ህግ ሶስት ምስክሮችን ለመስማት ጭብጥ የተያዙ ቢሆንም አቶ ጃዋር በህመሙ ምክንያት ወጣ ገባ እያለ መሆኑን ፍርድ ቤቱ ተመልክቶ ሁኔታው በተከታታይ ምስክሮቹን መስማት እንደማያስችል በመግለፅ ለነሀሴ 14 ቀን 2012 አም ቀጠሮ ሰጥቷል
https://www.ethiopianreporter.com/article/19611
1,281
1,251
እንካ ያንተን አልፈልግም!
መዝናኛ
November 1, 2019
51
እንዲህ ሆኗል ነገሩ የኛን መስጠት እንጂ የአንተን ምን አገባኝ ነው አላግባባ ያለን የምናስረዳውን ጉዳይ እኛ እንዲረዱልን በምንፈልገው መንገድ መግለፃችን እንጂ ስለነሱ አልገድ ስላለን እኮ ነው መግባባት የተሳነን ወዳጄ በአንድ ጉዳይ ላይ እየተነጋገርን የማንግባባ በአንድ ርእሰ ጉዳይ ላይ እያወራን የማንደማመጥ የምንሰማውም የምናወራውም ትርጉም ያጣበት ምክንያት ይሄ ነው ውዶቼ መነጋገር እየቻልን እየተደማማጥንም እኮ ነው የመነጋገር ውጤት የሆነውና የመቀራረብ ፍሬ የሚገኝበት መግባባት ላይ መድረስ ያቃተን አባት ልጁን ወደ ሱቅ ሊልክ ፈለገና ጠራው በደህና ጊዜ ወልዶ አሳድጎ እድሜው ለአቅመ መላላክ ሲደርስ ወደ ሱቅ ሊልከው አሰበና ልጄ ብሎ ድምፁን አሰማ ልጅም የአባቱን ጥሪ ሰምቶ ከእኩዮቹ ጋር የነበረውን ጨዋታ አቋርጦ ወደ አባቱ ቀረበና ወዬ አባ አለ አባት ከሱቅ እንዲያመጣለት ያሰበውን እየነገረ እጁን እኪሱ ከትቶ እነ በላይ ሱቅ ሂድና ለስላሳ ይዘህልኝ ና ብሎ እጁን ይዘረጋል ልጅም የአባቱን ትእዛዝ አክብሮ ተቀበለና የታዘዘው ለስላሳ ምን አይነት እንደሆነ ጠየቀ ይሄኔ ነው ላነሳሁት ምሳሌ መነሻ የሆነ የአባትና ልጅ ክርክር የተጀመረው ምን ክርክር ብቻ የሀሳብ ልውውጡ ከርሮ አለመግባባቱ ጠንክሮ በመጨረሻም በልዩነት ተጠናቀቀ እናም አባት እንካ ከሱቅ ለስላሳ አምጣልኝ አለ ልጁን እያየ ልጅም ኮካ ነው ፔፕሲ ወይስ ሚሪንዳ እንዲያመጣ የታዘዘውን የለስላሳ አይነት ጠየቀ አባትም ቀጠለ ኮካ ይዘህልኝ ና ልጅ አሁንም የሚቀር መረጃ ነበረና ሌላ ጥያቄን አስከተለ ዳይት ነው ወይስ ኖርማል አባት አሁን በመሰላቸትና ለመገላገል በማሰብ ኖርማል ኮካ ይዘህልኝ ና ብሎ ፊቱን ለማዞር ሞከረ ልጁ አልተላቀቀውም ጥያቄውን ቀጠለ አሁንም ያላለቀ ተገቢ የሆነ ጥያቄ አለው ሙሉ የሆነ መልስ አላገኘምና ጠየቀ እናም አለ የጠርሙስ ወይስ የቆርቆሮ አባት ቢበግንም መታገስ አለበትና የጠርሙስ እንዲያመጣለት ምርጫውን ነገረ ልጅ ፍንክች ሊል ነው ቀጠለ ግማሽ ሊትሩን ነው ወይስ አንድ ሊትር የልጁ ጥያቄ ሆነ ይሄኔ አባት ማምረር ጀመረ ሌላ ጥያቄ እንዳይጠይቀው ተሰላቸና ፍላጎቱን አቅቦ ያሰበውን ትቶ የለስላሳ ምርጫውን አቆይቶ ትእዛዙን ቀየረ ከምርጫው የልጁ አሰልቺ ጥያቄ ባሰበትና ጥያቄውም ለስላሳውም ይቅርብኝ ማለትን መረጠ አባት በተሰላቸ ድምፀት ኡፍ ቤቢ አደከምከኝ ምን ሆነሀል በቃ ውሀ ይዘህልኝ ና አለ ለመገላገል እሺ አባ ምን አይነት ውሀ ላምጣልህ ሌላ ዙር ልጁ የተሟላ ነገርን ፈለገ ትርጉም ያለው ትእዛዝ መቀበል ናፍቋልና ተገቢ ያለውን ጥያቄ አከታተለ ምን ያድርግ ደሞ መጠየቅ ነበረበት ሙሉ መልስ እስኪያገኝ ድረስም ጠየቀ አባት ለጥሪ እንኳን በሚያስቸግር መልክ እንዳሸን በፈሉት ከቧንቧ ውሀ በላይ በከተማዋ ላይ ከበረከቱት የታሸጉ የውሀ ምርቶች ውስጥ አንዱን ጠራ ልጅ አሁንም ቀጠለ አንድ ሊትሩን ነው ወይስ ሁለት ቀዝቃዛ ወይስ ከውጪ ጥያቄው ነበር አሁን ቤቢዬ አበዛኸ ልጣላህ ነው ውጣልኝ በቃ ከውጪ ብልህ ይዘህ ና በቃ ውጣ እንዴ አባቢ ምን አደረኩ መልእክትህ አልገባኝማ ብሎ ምክንያቱን አስረዳ አባት በንዴት ያዘዘውን ትቶ ብሩን ተቀብሎ ልጁን አሯሯጠው በቁጣ ሊቀጣው ፈለገ እዚህ ላይ ግን ማነው ጥፋተኛ አባት ወይስ ልጅ ለኔ አባት ነው እሱ ያሰበውን በትክክል መግለፅ ካልቻለ በምን መንገድ ነው ልጁ ሊረዳ የሚችለው ይሄንን ከማህበራዊ ድህረ ገፅ ላይ አግኝቼ ፈገግ ያልኩበትን የአባትና የልጅ ምልልስ ላካፍላችሁ የወደድኩት ሳነበው ቁም ነገሩን እናንተም ዘንድ ለማድረስ ፈልጌ ላለመግባባታችን ማሳያ ለመጥቀስ ወድጄ ነው እኔ ምለው ውዶቼ ነገራችን አልገባ ጉዳያችን አልሳካ ያለን ለምን ይሆን የእርስ በርስ ውይይታችን አላግባባ ያለን በቃላት ልውውጣችን መደማመጥ ያቃተንስ እኛ የምንሰጠውን ሙሉ ነገር አረጋግጠን ነው ግን የተሟላ ነገር የምንፈልገው እንጃ ጉድለቱ እኛው ዘንድ ይመስለኛል ሁለት አይነት ያለመግባባት መንስኤዎች ይታዩኛል አንድም የምንሰማውን ነገር ለኛ መሻት እንዲቀርብ አድርገን መረዳት እንፈልጋልን ሌላም ልናስረዳ የምንፈልግውን ጉዳይ ለኛ ምቹ እንዲሆን እንድንታመንበት ወይም እንድንጠቀም አድርገን ማስረዳት ስለሚቀልለን ነው በሁለቱም ላይ መግባባት የለም በሁለቱም ላይ የራስ ፍላጎት እንጂ የመነጋጋርና የሀሳብ መግባባቱ የለም አንድ ሀብታም ነጋዴ የምታምር መኪናውን እየነዳ ሲሄድ በመንገድ ላይ ሁለት ሰዎች ያገኛል ሰዎቹ ተርበው የሚላስ የሚቀመስ አጥተው ነበርና ሳር ሲበሉ ያያል ከመኪናው ወርዶ የሰዎቹን ሁኔታ በመመልከት ጠጋ ብሎ ያናግራቸዋል ለምን ሳር እንደሚበሉም ይጠይቃል ሰዎቹም የሚላስ የሚቀመስ በማጣታቸው ከመሞት በህይወት ለመቆየት ይህን መብላት ግድ ሆኖባቸው መሆኑን ያስረዱታል ይሄኔ ሰውዬው ኑ ወደኔ ቤት ይዣችሁ ልሂድ ይልና መኪናውን ይከፍትላቸዋል ይሄኔ በችግር የናወዙት ሰዎች በሰውዬው በጎነት ተደስተው እሺታቸውን ይገልፁለታል ከመካከላቸው አንዱ ባለፀጋውን ሰው ጠጋ ብሎ ጌታዬ ባለቤቴና ሁለት ልጆቼ ከወንዙ ማዶ አሉ ከፈቀዱልኝ እነሱን ትቼ ባልሄድ እመርጣለሁ ይለዋል ሰውዬውም ቤተሰቡን እንዲጠራና አብረውት እንዲሄዱ ይፈቅድለታል ሌላኛውም ባለቤትና አንድ ልጅ እንዳለው ገልፆ ያለነሱ መኖር እንደሚከብደውና ለእሱም እንዲፈቅድለት ይጠይቃል ይፈቅድለታል ሁለቱ ሰዎች በመንገዳቸው የሰውዬውን በጎነት እያደነቁ ከርሀብ በመዳናቸው እየተደሰቱ ለሰውዬው ምስጋና እያዣጎደጎዱ ጉዟቸውን ቀጠሉ ከብዙ ኪሎ ሜትር ጉዞ በኋላ ሰውዬው አንድ ግቢ አስከፍቶ መኪናውን ከፍቶ ሰዎቹን ውረዱ ይላቸዋል ሰዎቹም በሚያምር ግቢ በመገኘታቸው እየተደነቁ ትእዛዙን ተቀብለው ከመኪና ሲውርዱ ከሰውዬው የተቀበሉት ትእዛዝ እጅግ ያልጠበቁት ሆኖባቸው በድንጋጤ ይፈዝዛሉ ባለፀጋው ሰው ባልጠበቁት ሁኔታ ለሰዎቹ ያላቸው እዚህ ግቢ ውስጥ በእንክብካቤ ያደገ ሳር አለላችሁ ሜዳ ላይ እየተጋፋችሁ ከምትበሉ ይሄንን ሳር ብትበሉ ይሻላል ብዬ ነው ይዣችሁ የመጣሁት በዚያውም ግቢዬ ሳር በዝቶበት ተበላሽቷል ለኔም ታስተካክሉልኛላችሁ እናንተም ሳትቸገሩ እንደፈለጋችሁ ትበላላችሁ ብሎ ለሰዎቹ ረሀብ ማስታጋሻ ምግብ ሳይሆን የፍላጎቱ ማሳኪያ ሊያደርጋቸው ሞከረ በብርቱ መጓጓት የጀመሩት የተስፋ ጉዞ ባላሰቡት ዱብ እዳ ተጠናቀቀ ሳር መጋጥና ማስጋጥ የሰዎች ተፈጥሮአዊ ባህሪይ ባይሆንም የሰዎች ፍላጎት ማሳኪያ ማድረግ ተገቢ እንዳልሆነ ማሳየ ሆኖኝ ስለነበር ሳነብ ያገኘሁትን ለእናንተ ማካፈያ ምሳሌ አደረኩት ቸር ይግጠመንአዲስ ዘመን ጥቅምት212012 ተገኝ ብሩ
https://www.press.et/Ama/?p=21790
735
45,606
ተመድ 2 ሚሊየን ሕጻናት በጦርነት ምክንያት መፈናቀላቸውን ገለጸ
ሀገር አቀፍ ዜና
May 9, 2017
Unknown
የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ደቡብ ሱዳን ዉስጥ የሚካሄደዉ የእርስ በርስ ግጭት ከሁለት ሚሊየን የሚበልጡ ህፃናት ከቤታቸዉ እንዲፈናቀሉ ማድረጉን አመለከተየተመ የህፃናት መርጃ ዩኒሱፍ እና የስደተኞች ጉዳይ ከፍተኛ ኮሚሽን እንዳመለከቱት ከደቡብ ሱዳን ከተሰደዱት ዜጎች አብዛኞቹ ወደ ዩጋንዳ ኬንያ እና ኢትዮጵያ ገብተዋል ከእነዚህ መካከልም 62 በመቶ የሚሆኑት ህፃናት ናቸዉአንድ ሚሊየን የሚሆኑት ደግሞ እዚያዉ ሀገር ዉስጥ ተፈናቅለዋል ብሏል የዩ ኤን ኤች ሶ አር  የአፍሪቃ ዳይሬክተር ቫለንቲን ታፖሶባ እንደገለፁት በአሁኑ ወቅት ከደቡብ ሱዳን ተሰዳጆች የበለጠ የሚያሳስባቸዉ ጉዳይ የለምከቤታቸዉ ለመፈናቀልና ለመሰደድ የተገደዱት የደቡብ ሱዳን ህፃናት ጉዳይም የችግሩን አሳሳቢነትና አስቸኳይነት እንደሚገልፅ አመልክተዋልደቡብ ሱዳን አንጋፋ ፖለቲከኞቿ በጫሩት ጠብ ሰላሟ ከተናጋ ወዲህ 10 ሺህ የሚሆኑት ዜጎቿ አልቀዋል ከ3ነጥብ5 ሚሊየን የሚበልጡት ደግሞ ከቤት ንብረታቸዉ መፈናቀላቸውን ነው ያመለከተው ምንጭwwwdwcom
https://waltainfo.com/am/33362/
107
16,557
የኢትዮጵያ ሞተር አልባ ትራንስፖርት ስትራቴጂ ይፋ ሆነ
ሀገር አቀፍ ዜና
Jun 3, 2020
1,340
አዲስ አበባ ግንቦት 26 2012 ኤፍ ቢ ሲ የኢትዮጵያ ሞተር አልባ ትራንስፖርት ስትራቴጂን የትራስፖርት ሚኒስትር ወይዘሮ ዳግማዊት ሞገስ ይፋ አድርገዋልስትራቴጂው የትራንስፖርት እንቅስቃሴን ለማሻሻልና ሁሉን አቀፍ ልማትን ለማረጋገጥ ሀገሪቱ በሚቀጥሉት አስር አመታት ውስጥ የምትተገብራቸውን እርምጃዎች በዝርዝር ያስቀመጠ መሆኑን ገልፀዋልየሞተር አልባ ትራንስፖርት አገልግሎት ህብረተሰቡ በቀላሉ ከቦታ ቦታ እንዲንቀሳቀስ የሚያስችል ለሁሉም ተደራሽ የሆነ ወደ ብዙሀን ትራንስፖርት በቀላሉ ተደራሽ እንዲሆኑ የሚያደርግ እና የማህበረሰቡ ጤናም እንዲጠበቅ የበኩሉን የሚያበረክት የትራንሰፖርት ዘርፍ መሆኑ ተጠቁሟልሚኒስትር ወይዘሮ ዳግማዊት ሞገስ ስትራቴጂው ስኬታማ እንዲሆን አስተዋፆ ላበረከቱት ተቋማት መምስጋና ማቅረባቸውን ከሚኒስቴሩ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል
https://www.fanabc.com/%e1%8b%a8%e1%8a%a2%e1%89%b5%e1%8b%ae%e1%8c%b5%e1%8b%ab-%e1%88%9e%e1%89%b0%e1%88%ad-%e1%8a%a0%e1%88%8d%e1%89%a3-%e1%89%b5%e1%88%ab%e1%8a%95%e1%88%b5%e1%8d%96%e1%88%ad%e1%89%b5-%e1%88%b5%e1%89%b5/
83
17,557
በአዲስ አበባ በክፍለ ከተሞች የሚታየው የአገልግሎት አሰጣጥ ክፍተት አሁንም ለነዋሪዎች የቅሬታ ምንጭ ሆኖ መቀጠሉ ተገለፀ
ሀገር አቀፍ ዜና
Mar 10, 2020
379
አዲስ አበባ መጋቢት 1 2012 ኤፍ ቢ ሲበአዲስ አበባ በክፍለ ከተሞች የሚታየው የአገልግሎት አሰጣጥ ክፍተት አሁንም ለነዋሪዎች የቅሬታ ምንጭ ሆኖ ቀጥሏል ተባለየመሬትና ይዞታ ነክ ጉዳዮች አገልግሎት መስጫ ፅህፈት ቤቶች ላይ የተገኙ ነዋሪዎች በፅህፈት ቤቶቹ የአገልግሎት አሰጣጥ ላይ የከተማ አስተዳደሩ የተለያዩ ስራዎችን ቢሰራም ቀጣይነት ያለው የተሻሻለ የአገልግሎት ተግባራዊ ሊሆን አልቻለም ብለዋል በትግእስት ስለሺሰአት አርፍዶ መግባት ውሳኔ ማዘግየት የእውቀትና ክህሎት ችግርና ቅንነት ማጣት በአገልግሎት ሰጪ ሰራተኞቹ ላይ የሚታዩ ባህሪያት መሆናቸውንም ነው ተገልጋዮቹ የጠቆሙትአገልግሎት የሚሰጥባቸው አካባቢወች ለተጠቃሚዎች ምቹ አለመሆንን ጨምሮ አገልግሎት ሰጭዎች በስራ ገበታቸው አለመገኘትም ሌላኛው የሚኒሳ ችግር ነውፋና ብርድካስቲንግ ኮርፖሬት በቂርቆስ በየካ እና በልደታ ክፍለ ከተማዎች የመሬት ይዞታና ኤጀንሲ ቅርንጫፍ ተዘዋውሮ ባደረገው ምልከታ የአገልግሎት አሰጣጥ እየተሻሻለ ቢገኝም አሁንም የተገልጋይን እርካታ ማምጣት የሚያስችል የአገልግሎት አሰጣጥ አለመኖሩን ከተገልጋዮች አስተያየት መረዳት ተችሏልበአገልግሎት መስጫ ቦታዎች ላይ በቂ ግንዛቤና እውቀት ያላቸውና ቅን ሰራተኞች ቢኖሩ እንዲሁም ጉዳዮች በአንድ መስኮት ማለቅ የሚቻልባቸው መንገዶች ቢዘጋጁ መልካም ነው ሲሉ ተገልጋዮች ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት በሰጡት አስተያየት ተናግረዋል
https://www.fanabc.com/%e1%89%a0%e1%8a%a0%e1%8b%b2%e1%88%b5-%e1%8a%a0%e1%89%a0%e1%89%a3-%e1%89%a0%e1%8a%ad%e1%8d%8d%e1%88%88-%e1%8a%a8%e1%89%b0%e1%88%9e%e1%89%bd-%e1%8b%a8%e1%88%9a%e1%89%b3%e1%8b%a8%e1%8b%8d-%e1%8b%a8/
147
33,471
ፕሪምየር ሊግ – ሲዳማ ቡና የሊጉን መሪነት ሲረከብ አአ ከተማ ወሳኝ ድል አስመዝግቧል
ስፖርት
April 19, 2017
Unknown
የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ 24ኛ ሳምንት 6 ጨዋታዎች ዛሬ በተለያዩ የሀገሪቱ ከተሞች ተደርጓል ይርጋለም ላይ ጅማ አባ ቡናን የገጠመው ሲዳማ ቡና 10 በማሸነፍ ነገ ቅዱስ ጊዮርጊስ እስኪጫወት ድረስ የሊጉን መሪነት ሲረከብ አአ ከተማ ወደ ጎንደር ተጉዞ ድል አስመዝግቧልበመጀመሪያው አጋማሽ ባለሜዳዎቹ ሲዳማ ቡናዎች በእንቅስቃሴ እና በርካታ ሙከራዎችን በማድረግ ተሽለው የታዩ ቢሆንም በቢያድግልኝ ኤልያስ የሚመራው የጅማ አባ ቡና የተከላካይ ስፍራን መስበር ሲቸገር ተስተውሏልበሁለተኛው አጋማሽ ከመጀመሪያው አጋማሽ እጅግ ተሻሽለው መቅረብ የቻሉት አባቡናዎች በሲዳማ ቡና ላይ ወስዶ የታየ ሲሆን በተለይ አሰልጣኝ ገብረመድህን ሀይሌ አሜ መሀመድን በመሀመድ ናስር ቀይረው በማስገባት በርካታ እድሎችን መፍጠር ችለው ነበርጨዋታው ወደመጠናቀቂያው ሲቃረብ ሲዳማ ቡናዎች የተወሰደባቸውን ብልጫ ለመቀልበስ ጫና ፈጥረው የተጫወቱ ሲሆን በ87ኛው ደቂቃ ላይ አዲሱ ተስፋዬ በቀጥታ ወደ ግብ የመታት ኳስ በግቡ ቋሚ ስትመለስ ከግቡ ትይዩ የነበረው ፀጋዬ ባልቻ በማስቆጠር ሲዳማ ቡናን ወሳኝ 3 ነጥብ አስጨብጧልውጤቱን ተከትሎ ሲዳማ ቡና የሊጉን መሪነት ነገ ከሚጫወተው ቅዱስ ጊዮርጊስ ሲረከብ በአንፃሩ ጅማ አባ ቡና በወላይታ ድቻ ማሸነፍ ምክንያት ወደ ወራጅ ቀጠናው ገብተዋልወደ ጎንደር ያመራው አዲስ አበባ ከተማ ፋሲለ ከተማ ላይ ወሳኝ የ10 ድል በማስመዝገብ በሊጉ ለመቆየት የሚያደርገው ጥረት ላይ ነፍስ ዘርቷልበጨዋታው እንግዳው አዲስ አበባ ከተማ በኳስ ቁጥጥር የተሻለ የነበረ ሲሆን የፋሲል ከተማ ደጋፊዎችም በአአ ከተማ እንቅስቃሴ ተደንቀው ለቡድኑ ድጋፍ ሲሰጡ ተስተውሏልበ61ኛው ደቂቃ ከመስመር በኩል የተሻገረው ኳስ በፋሲል ተከላካዮች ሲመለስ በጨዋታው ጥሩ የተንቀሳቀሰው ሀይሌ እሸቱ አግኝቶት ወደ ግብነት ቀይሮ አአ ከተማን ለድል አብቅቶታልከግቡ መቆጠር በኋላ ፋሰሲል ከተማ የአቻነት ጎል ፍለጋ ከግብ ክልላቸው ርቀው ጫና ለመፍጠር ቢሞክሩም በጊት ጋት የሚመራው የተከላካይ መስመርን ማስከፈት ሳይችሉ ቀርተዋል ይልቁኑም አአ ከተማዎች በመልሶ ማጥቃት በርካታ ያለቀላቸው የግብ እድሎችን መፍጠር ችለው ሳይሳካላቸው ቀርቷልድሉ አአ ከተማን ከሊጉ ግርጌ ከፍ ባያደርገውም ነጥቡን 19 በማድረስ በሊጉ የመቆየት ጭላንጭል ተስፋውን አለምልሟል
https://soccerethiopia.net/football/27473
255
43,728
ኢራን ሶርያ ውስጥ በምታደርገው እንቅስቃሴ ቀይ መስመር ማለፏን እስራኤል አስታወቀች
ፖለቲካ
May 12, 2018
Unknown
ኢራን ሶርያ ውስጥ በምታደርገው እንቅስቃሴ ቀይ መስመር ማለፏን የእስራኤል ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንጃሚን ኔታንያሁ አስታወቁ ከሶሞኑ በእስራኤሌ  እና በኢራን መካከል የጦርነት ድብባ ጥላውን የጣለ ይመስላልሁለቱ ሀገራት ካለፈው ረቡእ ጀምሮ ሶርያ ላይ እየተፋጠጡ ነው ለሰአታት የዘለቀ የሮኬቶች ተኩስም የተለዋወጡ ሲሆን ክስተቱ በሁለቱ ሀገራት ህዝቦች ላይ ውጥረት መፍጠሩም በመዘገብ ላይ ነው የእስራኤል ሚሳይሎች ሶርያ ውስጥ የሚገኙ ወታደራዊ ተቋማትን ትኩረት ያደረገ ሲሆን የጥቃቱ ኢላማ የሆኑት ወታደራዊ ተቋማት በአብዛኛው የኢራን ወታደራዊ ሀይሎች ሶርያ ውስጥ የሚጠቀሙባቸው ተቋማት እንደሆኑ ተነግሯል ይህ የሚያመለክተው ደግሞ ሁለቱ ሀገራት መካከል ለረዥም ጊዜ ሲብላላ የከረመ የጠላትነት መንፈስ መኖሩን ያመለክታል የወታደራዊ ፍጥጫው መጎልበትን ተከትሎ የእስራኤል ጠቅላይ ሚንስትር ቤንጃሚን ኔታንያሁ ኢራን ሶርያ ውስጥ እያደረገች ያለው ድርጊት የእስራኤልን ቀይ መሰመር እያለፈ በመሆኑ እስራኤል እርምጃ መውሰዷ ተገቢ ነው ብለዋልየኢራን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ወታደራዊ ውጥረቱን ተከትሎ ባወጣው መግለጫ በዚህ ሳምንት የእስራኤል አየር ሀይል ሶሪያ ግዛት ውስጥ ዘልቆ በመግባት ተደጋጋሚ የአየር ድብደባዎች ማካሄዱን አውግዟልየእስራኤል ጠቅላይ  ሚኒስትር ከእንግሊዟ ጠቅላይ  ሚኒስትር ቴሬሳ ሜይ ጋር ሀሙስ እለት በስልክ ባደረጉት ውይይት በሶሪያ ውስጥ ስላለው አለመረጋጋት እና ኢራን  በቀጠናው ባለው አለመረጋጋት ውስጥ አላት ተብሎ በሚታሰበው ሚና ላይ መምከራቸው ታውቋልኔታኒያሁ በእስራኤል እና በኢራን መካከል ስላለው ወታዳራዊ  ፍጥጫ ሲያስረዱ እኛ ላይ ጥቃት ለመፈፀም የሚጥር ማንኛውም ወታደራዊ ሀይል ሰባት እጥፍ እርምጃ ይወሰድበታል እኛን ለማጥቃት የተነሳ ማንኛውም ሀይል እራሱ በሚወስደው የመጀመሪያ እርምጃ  ይሰቃያል እያደረግን ያለነው ይህንኑ በመሆኑ በቀጣይም የምናረገው ይሆናል ብለዋል የእንግሊዝ መንግስት ሁለቱ ሀገራት ወታደራዊ ፍጥጫቸውን በማርገብ በቀጠናው ሰላም እዲሰፍን ጥሪ አቅርቧልየአውሮፓ ህብረት ባወጣው ጋዜጣዊ መግለጫ ሁሉም የአከባቢው  ሀገራት    ትእግስት እንዲያሳዩ እና የአካባቢውን የእድገት ደረጃን ወደ ኋላ የሚያስቀሩ ድረጊቶችን እዳይፈፅሙ አሳስቧል  ከረቡእ እለት ጀምሮ ከ20 በላይ ሮኬቶችን በኢራን የጦር ሀይሎች ወደ እስራኤል መተኮሳቸው እና አብዛኖቹ ሮኬቶች በእስራኤከል አምካይ ቡድኖች አየር ላይ ሳሉ መክሸፉቸው ተገልጿልየእስራኤል የመከላከያ ሚኒስትር አቪግዶ ሊበርማን እስራኤል አብዛኛውን በኢራን እና ሶሪያ የሚገኙ  ወታደራዊ መሰረተ ልማት አውታሮችን ደብድባለች በእስራኤል ውስጥ ዝናብ ከሆነ በሌላኛው  የጠላት ቀጠና  የጎርፍ መጥለቅለቅ ይኖራል ብለዋል ሚኒስትሩየኢራን  መሪዎች ለእስራኤል ክሶች እና ስለወታደራዊ ቀውሱ በዝርዝር ያሉት ነገር ባይኖርም ከሶሪያ ወታደራዊ ምንጮች የተገኙ መረጃዎች ግን እስራኤል በወሰደቻቸው ጥቃቶች  የራዳር ጣቢያዎች የጦር መሳሪያዎች እና የሶርያ የአየር ሀይል  ቁሳቁሶች ላይ  ከባድ ጉዳት  ያደርሳልባለፈው ሳምንት ማገባደጃ ላይ የሩሲያው ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲንን የሩሲያን የድል ቀን ምክኒያት በማድረግ ያነጋገሩት የእስራኤሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንጃሚን ኔታኒያሁ እስራኤል ከኢራን  ጥቃቶች እራሷን  የመከላከል ግዴታ እና መብት አላት ማለታቸው ይታወሳልሩሲያ ከእስራኤል እና ከኢራን ጋር ጥሩ ግንኙነት ያላት ሀገር እንደሆነች ይታወቃልየሩሲያው ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን ከኔታኒያሁ ጋር ያደረጉትን ውይይት ተከትሎ ሁኔታው አሳዛኝ እና በጣም አፀያፊ ነው ከእናንተ ጋር ለመወያየት ብቻ ሳይሆን ሁኔታውን ለማለዘብ የሚያስችሉ መፍትሄዎችን ለመፈለግ ትጥራላችሁ ብዬ ተስፋ አደርጋለሁ ብለዋል ሲ ኤን ኤን
https://waltainfo.com/am/33841/
388
46,584
መምህራን ለፖሊሲ ግብዓት የሚሆኑ የምርምር ውጤቶችን በማቅረብ የላቀ ሚና ሊጫወቱ ይገባል ተባለ
ፖለቲካ
September 20, 2016
Unknown
የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት መምህራን ከመማር ማስተማር ባሻገር ለፖሊሲ ግብአት የሚሆኑ የምርምር እና የጥናት ውጤቶችን በማቅረብ የላቀ ሚና ሊጫወቱ እንደሚገባ የፌደራልና አርብቶ አደር ጉዳዮች ሚኒስትሩ አቶ ካሳ ተክለብርሀን ተናገሩየአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ምሁራን ባለፉት 25 አመታት በትምህርት ዘርፍ በተመዘገቡ ስኬቶች እና ባጋጠሙ ችግሮች ላይ ትናንት ውይይት አድርገዋልሚኒስትሩ በዚህ ወቅት እንዳሉት መምህራኑ የጥናት ውጤቶችን በማቅረብ የበኩላቸውን ሊወጡ ይገባልበውይይቱ ላይ ባለፉት 25 አመታት በዘርፉ ከፍተኛ እመርታ መታየቱ ተጠቅሷልበአሁኑ ወቅት በሀገሪቱ እንዳለ ከሚታመነው 1 መቶ ሚሊየን ህዝብ ውስጥ 30 ሚሊየን ያክሉ የትምህርት ገበታ ላይ የሚገኝ ነው ተብሏል በመድረኩ ላይየትምህርት ተደራሽነትን ከማስፋት አኳያ ውጤት ቢመዘገብም ጥራትን ማስጠበቅ ላይ ክፍተቶች መኖራቸውም በመድረኩ ተገልጿልበተለይም በ1ኛ እና በ2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ላይ ጥራትን በከፍተኛ ሁኔታ ማረጋገጥ ይገባልም ነው የተባለውየውይይቱ ተሳታፊ መምህራን በበኩላቸው ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት መስፋፋታቸው መልካም መሆኑን ጠቅሰው የአመራሮች ምደባ ላይ ያለው ክፍተት መስተካከል አለበት ብለዋልውይይቱ በነገው እለትም በተለያዩ ርእሰ ጉዳዮች ላይ ቀጥሎ ይካሄዳልኤፍቢሲ
https://waltainfo.com/am/28663/
136
20,496
የወጋገን ባንክ ፕሬዚዳንት ከኃላፊነታቸው ለቀቁ
ቢዝነስ
28 October 2020
Unknown
የወጋገን ባንክ ፕሬዚዳንት በመሆን ሲያገለግሉ የቆዩት አቶ አባይ መሀሪ ከሀላፊነታቸው ለመልቀቅ ያቀረቡትን ጥያቄ የባንኩ ዳይሬክተሮች ቦርድ ተቀብሎ አሰናበታቸው እሳቸውን ተክተው እንዲሰሩ አዲስ ተጠባባቂ ፕሬዚዳንት ሰይሟልምንጮች እንደገለፁት አቶ አባይ ከሀላፊነታቸው ለመልቀቅ በተደጋጋሚ ጥያቄ አቅርበዋል የባንኩ ቦርድ ጥያቄያቸውን የተቀበለው ከወራት ቆይታ በኋላ ባለፈው ሳምንት ሲሆን የስንብት ጥያቄያቸው አዎንታዊ መልስ በመስጠት ከሀላፊነታቸው መልቀቃቸው ተረጋግጧልአቶ አባይ ከሀላፊነታቸው ለመልቀቅ ምክንያት የሆናቸው ጉዳይ ባይታወቅም የባንኩ የዳይሬክተሮች ቦርድ አግባብቷቸው ሀላፊነታቸውን ይዘው ለተወሰኑ ጊዜያት እንዲቆዩ ማድረጉን ምንጮች ገልፀዋል አቶ አባይ የወጋገን ባንክ ፕሬዚዳንት ሆነው ከመሾማቸው ቀደም ብሎ በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በምክትል ፕሬዚዳንትነት ከማገልገላቸው በተጨማሪ በባንክ ኢንዱስትሪ ውስጥ ለረዥም አመታት ቆይተዋል ወጋገን ባንክን አምስተኛው ፕሬዚዳንት ሆነው ሲያገለግሉ የቆዩት አቶ አባይ ባንኩን የተቀላቀሉት በየካቲት 2012 አም እንደነበር ይታወሳል የወጋገን ባንክ የዳይሬክተሮች ቦርድ በአቶ አባይ ምትክ የእናት ባንክ ምክትል ፕሬዚዳንት ወሮ ብርቱካን ገብረ እግዚን በተጠባባቂነት ሰይሟል ወሮ ብርቱካን በባንክ ኢንዱስትሪው ውስጥ ከ30 አመታት በላይ ያገለገሉ ሲሆን በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከ20 አመታት በላይ ሰርተዋል በንግድ ባንክ ቆይታቸው እስከ ከፍተኛ የማኔጅመንት አባልነትና በተለያዩ የሀላፊነት ቦታዎች ላይ የሰሩ የእናት ባንክ እንዲመሰረትና ሴቶች የኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚ መሆን እንደችሉ ብርቱ ጥረት በማድረግ የሚታወቁ ሲሆን በአቢሲኒያ ባንክም በተመሳሳይ ከሶስት አመታት በላይ አገልግለዋል ላለፉት ስምንት አመታትም የእናት ባንክ ምክትል ፕሬዚዳንት በመሆን ሲያገለግሉ ቆይተዋል
https://www.ethiopianreporter.com/article/20281
184
26,567
የአሰልጣኞች አስተያየት | ቅዱስ ጊዮርጊስ 1-0 ወላይታ ድቻ
ስፖርት
January 19, 2021
Unknown
የጊዮርጊስ እና ድቻ አሰልጣኞች ከሱፐር ስፖርት ጋር ያደረጉት የድህረ ጨዋታ ቆይታ ይህንን ይመስላል አሰልጣኝ ማሂር ዴቪድ ቅዱስ ጊዮርጊስ433ን ምርጫቸው ስለማድረጋቸው433ንም ሆነ 442ትን ለመጫወት የተለየ ምርጫ የለኝም እንደሁኔታው ይወሰናል ጨዋታውን በምንቀርብበት መንገድ እና ተጋጣሚያችን በሚያደርገው ነገር ላይ ይወሰናል ስለዚህ እንደሁኔታው ተለዋዋጭ መሆን ይኖርብናል እንደ ሳላሀዲን ንግላንዴ እና አቤል ያሉ ተጫዋቾች ገብተው ልዩነት እንዲፈጥሩ ማድረግም ነበረብንአቤል ያለው በአቤል እንዳለ መለወጡ ታክቲካዊ ስለመሆኗዎ ታክቲካዊ ነበር የሚያገናኝ ብቻ ሳይሆን ወደ ውስጥ ሰብሮ የሚገባ ተጫዋች ያስፈልገን ነበር ተጋጣሚያችን ከኋላ የሚታይ ባለ አምስት የተከላካይ ክፍል ነበረው በሶስቱ ተከላካዮች መሀል በጣም ጠባብ ክፍተት ነበር የነበረው ስለዚህም መሀል ላይ ኳስ ይዞ ወደ ውስጥ የሚገባ ሰው ያስፈልገን ነበር እንዲህ አይነት ተጨዋች ሁሌም የሚገኝ አይነት አይደለም እምብዛም እየተጫወት ያልነበረ ቢሆንም ዛሬ ጥሩ አስተዋፅኦ በማድረጉ ምስጋና ይገባዋልድሉ ለቀጣይ ጨዋታ ስለሚፈጥረው መነሳሳትእንዳለፈው ጨዋታ ነው ከባድ ጨዋታ ነበር ከታች ካሉ ቡድኖች ጋር መጫወት ያላቸውን ሁሉ ይሰጣሉ ያላቸውን ተጫዋቾች በሙሉ ከኳስ ጀርባ ያደርጋሉ እኛም ይህን ተላምደን መፍትሄ መፍጠር ይጠበቅብናልአሰልጣኝ ዘላለም ሽፈራው ወላይታ ድቻጥንቃቄ ስለመምረጣቸውበትክክል ምክንያቱም አንደኛ እንደሚታወቀው ቅዱስ ጊዮርጊስ ለቻምፒዮንነት ከሚጫወቱ ቡድኖች ውስጥ አንዱ ነው ሁለተኛ መጀመሪያ የራስህን ቡድን ነው የምታየው የእኛ ስብስብ ከፊት ላይ ትንሽ የመሳሳት ነገር ስላለው ጥንቃቄው ላይ ትኩረት አድርገን በምናገኘው አጋጣሚ የምናስቆጥርበትን መንገድ ነው የመረጥነው ለዚህም ደግሞ የነደፍነው ስትራቴጂ በተለይ ከመስመር የሚመጡ ተሻጋሪ ኳሶች ላይ ጥንቃቄ እንድናደርግ ነው የነበረው መጨረሻ አካባቢ በሰራነው ስህተት ግን ጎል እንዲቆጠርብን ሆኗልከኋላ በርካታ ተጫዋቾች ስለመጠቀማቸውቅዱስ ጊዮርጊሶች በአብዛኛው የሚታወቁት በመስመር አጨዋወታቸው ነው የእኛ የመስመር አማካዮች ወደ ኋላ ተለጥጠው እየተጫወቱ ምንአልባት የተከላካዮቹ ቁጥር ከበድ ያለ ሊመስል ይችላል ከዛ በተረፈ አጥቂ ላይ በቂ ሰው የለንም አሁን ባለው ሁኔታ ቀይረን ያስገባነው አጥቂ አድርገን ያጫወትነው እንኳን ተከላካይ ነው እነዚህ ነገሮች እንዷጠቃላይ የፈጠሩብን ችግሮች ናቸው ከመሀል ሜዳ አደራጅተን ወደፊት ለመሄድ ፊት መስመር ላይ ያለን ነገር የሳሳ ስለሆነ በምንፈልገው መንገድ አይሄድም ኳሶች ተመልሰው ይመጣሉ አሁንም ኳሶች እናሸንፋለን አሁንም ተመልሰው ይመጣሉ የሆነ ሆኖ በታክቲኩ ረገድ ጨዋታውን ለመቆጣጠር ሞክረን ነበር አልተሳካም
https://soccerethiopia.net/football/63631
293
38,735
አፍሪካ በጋዜጦች
ዓለም አቀፍ ዜና
August 04, 2017
Unknown
አፍሪካ በጋዜጦች የተሰኘው ፕሮግራማችን ስለ አፍሪካ ከተፃፉት የተወሰኑትን ጨምቆ ያቀርባልየኢትዮጵያ የኢኮኖሚ እድገት ችግር ሊገጥመው እንደሚችል ተዘገበ ፒተር ፋም የዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የአፍሪካ ክፍል ረዳት ሚኒስትር ሊሆኑ እንደሚችሉ ተገለፀ አንድ ኤርትራዊ ስደተኛ በህገ ወጥ ሰው አሸጋጋሪነት የታሰረው በስህተት ነው ተባለ አሳሪዎቹ ግን እሱ ነው ይላሉ
https://amharic.voanews.com//a/african-topics-8-4-2017/3972687.html
46
223
ሥራ ላይ ያልዋሉ ማዘውተሪያ ስፍራዎች በፍጥነት ወደ ሥራ እንዲገቡ ጥረት እየተደረገ ነው
ስፖርት
April 4, 2020
18
በኢትዮጵያ ከ27 ሺ በላይ የጥርጊያ ሜዳዎች እንዲሁም 12 ደረጃቸውን የጠበቁ ስታዲየሞች መኖራቸውን የኢፌዴሪ ስፖርት ኮሚሽን አስታወቀ በስራ ላይ ያልዋሉ ማዘውተሪያ ስፍራዎችን በፍጥነት ወደ ስራ ለማስገባትም ኮሚሽኑ ጥረት እያደረገ መሆኑን ጠቁሟል አገሪቷ በስፖርት ዘርፍ ትኩረት ሰጥታ ከምታከናውናቸው ስራዎች መካከል አንዱ የስፖርት ማዘውተሪያ ስፍራዎች ግንባታ ነው በቅርቡ የማዘውተሪያ ስፍራዎች የወጣውን የመተዳደሪያ ደንብ ተከትሎ በተደረገው ቆጠራ በዚህ ወቅት ከ27 ሺ በላይ የጥርጊያ ሜዳዎች በአገሪቷ የሚገኙ መሆኑን ኮሚሽኑ ጠቁሟል ግንባታቸው ሙሉ ለሙሉ ያልተጠናቀቁና አንዳንዶቹም የስታንዳርድ ችግር ያለባቸው ቢሆኑም በአገሪቷ ውስጥ የሁለተኛ ምእራፍ ግንባታው የተጀመረውን ብሄራዊ ስታዲየም ጨምሮ 12 ትልልቅ ስታዲየሞች ይገኛሉ ይህም በክልሎች ከተማ አስተዳደሮች እንዲሁም በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የሚገነቡት አጠቃላይ ስታዲየሞች ቢደመሩ መንግስት ከፍተኛ ወጪ በማድረግ ላይ እንደሚገኝ የሚያሳይ መሆኑን የኢፌዴሪ ስፖርት ኮሚሽነር ኤሊያስ ሽኩር ገልፀዋል መንግስት በቢሊዮን የሚቆጠር ገንዘብ ከትንንሽ እስከ ትልልቅ የስፖርት ማዘውተሪያ ስፍራዎች ግንባታ እያወጣ ቢሆንም በተለያዩ አካባቢዎች በተገቢው ጊዜ ተጠናቀው ወደ ስራ ያልገቡ አሉ በመሆኑም በፍጥነት ወደ አገልግሎት ማስገባት አስፈላጊ በመሆኑ ተጀምረው በወቅቱ ያልተጠናቀቁና ጥራታቸውን ያልጠበቁ ግንባታዎች በፍጥነትና በጥራት እንዲጠናቀቁ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር ውይይት ተደርጓል የካፍና የፊፋን መስፈርት የማያሟሉትም ለማሟላት ጥረት እያደረጉ ክልሎችም ሀብት መድበው ርብርብ እያደረጉ መሆኑም ተጠቁሟል በኮሚሽኑ ስር ያሉትንም በሙሉ አቅማቸው ወደ ስራ ለማስገባት ጥረት እየተደረገ ነው በሲኤምሲ አካባቢ 31ሺ ካሬ ሜትር ቦታ በስፖርት ኮሚሽን የተያዘና ለውሀ ዋና እና ለቴኒስ ስፖርቶች ማዘውተሪያ የሚውል ቦታ አንዱ ነው በመሆኑም በቅርብ ቀን ጨረታ አውጥቶ የማጠር እንዲሁም በቀጣይ አመት ወደ ግንባታ ለመግባት ታቅዷል በተመሳሳይ በዚያው በሲኤምሲ አካባቢ ካፍ የገነባው ትልቅ ማእከል ቢኖርም ለብዙ ጊዜ አገልግሎት ሳይሰጥ ቆይቷል ማእከሉ ስታንዳርዱን የጠበቀ ቢሆንም ብዙ ጊዜ ብሄራዊ ቡድን ለማሳረፍ ችግሮች እንዳሉበት ይነሳል በመሆኑም ማእከል በቅርቡ ወደ ስራ እንዲገባ ይደረጋል ለረጅም ጊዜ በብቸኝነት አገልግሎት ሲሰጥ የቆየው አዲስ አበባ ስታዲየም ተጎድቷል በመሆኑም በጀት ለሚመለከተው አካል በማቅረብ በክረምት ወቅት እድሳትና ጥገና በማድረግ በድጋሚ አለም አቀፍ ጨዋታዎችን ማድረግ እንዲችል ጥረት የሚደረግ መሆኑን ኮሚሽነሩ በመግለጫቸው አሳውቀዋል እንደ ማዘውተሪያ ስፍራዎች በአጠቃላይ ያለው ሁኔታ ሲታይ መንግስት ከፍተኛ ትኩረት የሰጠው ዘርፍ ነው ከቀበሌ ጀምሮ ለስፖርት ማዘውተሪያ ስፍራዎች እንዲሆኑ የተዘጋጁ ስፍራዎች በከፍተኛ ደረጃ ኢንቨስትመንት ሊካሄድባቸው የሚችሉ ናቸው ስፖርቱ የልማቱ አንድ አካል ህብረተሰቡም በስፖርታዊ እንቅስቃሴ መሳተፍ መብቱ በመሆኑ በሚመለከታቸው አካላት ያለው የመሬት አቅርቦት መልካም የሚባል ነው በቅርቡ በተዘጋጀው ብሄራዊ የስፖርት ሪፎርም ላይ በጉልህ ከተመላከቱ ጉዳዮች መካከል አንዱ የስፖርት ማዘውተሪያ ስፍራዎች ልማት ነው ከማዘውተሪያ ስፍራዎች ጋር በተያያዘ የስፖርት ፖሊሲው ሲቀረፅ እንደ ጉድለት የተያዘው አንዱ የመተዳደሪያ አዋጅ አለመኖሩ ነው በቅርቡ ደንብ መውጣቱን ተከትሎም እነዚህ ሜዳዎች ስታንዳርዱን ያሟሉ የይዞታ ማረጋገጫ አላቸው ጥራትና ተደራሽነታቸው ከፍላጎቶች አንፃር ተገቢ ነው እንዲሁም ስራ ላይ ውለው ማህበረሰቡ እየተገለገለባቸው ነው የሚለው ዋነኛው ጥያቄ ነው በመሆኑም ለጥያቄዎቹ ምላሽ ሊሰጡ የሚችሉ ስራዎች በኮሚሽኑ በኩል በመከናወን ላይ እንደሚገኙ ነው ኮሚሽነሩ የጠቆሙት አዲስ ዘመን መጋቢት 262012ብርሀን ፈይሳ
https://www.press.et/Ama/?p=29780
402
46,099
በግማሽ ዓመቱ 66ሺህ ቶን ማር መመረቱን ተገለጸ
ቢዝነስ
February 7, 2017
Unknown
በተያዘው በጀት አመት የመጀመሪያ አጋማሽ 66ሺህ ቶን ማር ማምረት መቻሉን የእንስሳትና አሳ ሀብት ሚንስቴር አስታወቀበሚንስቴሩ የማርና ሀር ልማት ተወካይ ዳይሬክተር አቶ ደምሰው ዋቅጅራ ከዋልታ ኢንፎርሜሽ ማእከል ጋር ባደረጉት ቆይታ እንደገለፁት ባሳለፍነው መጀመሪያ ግማሽ የበጀት አመት 24ሺህ ቶን ማር ለማምረት ታቅዶ 66ሺህ ቶን ማር ማምረት ተችሏልምርቱ ካለፈው ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነፃፀር የዝናብ እጥረት ባለመከሰቱና ምርታማነትን ለማሳደግ የስራ ላይ ስልጠና በባለሙያዎች በታገዘ መልኩ በመሰጠቱ ምርቱ ከፍ እንዲል ምክንያት ሆኗልከ90 በመቶ ላይ የሚሆኑት አናቢዎች ባህላዊ የንብ ቀፎ ይጠቀማሉ የሽግግርና ፍሬም ቀፎዎችን በመጠቀም ምርታማነትን ለማሳደግ ጥረት እየደረገ እንደሆነ አቶ ደምሰው አክለው ገልፀዋልምንም እንኳን ምርቱ በከፍተኛ መጠን ቢጨምርም የማር ብረዛ ማርን ከሌሎች ባእድ ነገሮች ጋር መቀላቀል ወደ ውጪ በመላክ የሚገኘው የውጭ ምንዛሬ እክል እየገጠመው እደሆነ ታውቋል ለዚህም ሲባል የማር የጥራት ደረጃን የሚያስጠብቅና ማርን በመበረዝ ወደ ገበያ የሚያወጡ ግለሰቦችንና ድርጅቶችን ተጠያቂ የሚያደርግ በአዋጅና ደንቡ መሰረት የአፈፃፀም መመሪያ ተዘጋጅቶና ፀድቆ በቅርቡ ተግባራዊ እንደሚሆን አቶ ደምሰው ገልፀዋልየአገር ውስጥ ቤተሙከራዎች ውሱን አቅም በምክንያት የማር ጥራትን ለማስመርመር ወደ ኡጋንዳና ጀርመን በመላክ በከፍተኛ ወጪ ይከናወን የነበረውን ሂደት አሁን ላይ ደረጃውን የጠበቁ ዘጠኝ ቤተሙከራዎችን በሀገር ውስጥ በማስገንባት ሂደቱን እዚሁ ለማስቀረት ጥረት እየተደረገ ነውበማር ላይ እሴት በመጨመር የሚገኘውን የውጭ ምንዛሬ ለማሻሻል ሚንስቴሩ ልዩ ትኩረት በመስጠት ከሌሎች እንደ ቡና ሰሊጥ ቆዳ ሌጦና ሌሎች ወደ ውጭ የሚላኩ ምርቶች ሁሉ ጉልህ ሚና እንዲኖረው እየተሰራ ነውየማር ምርት በተለይም በአውሮፓና አረብ አገሮች ተፈላጊ እንደሆነ ታውቋልከንብ ቀፎ የሚገኘውን ማር ብቻ ሳይሆን ሌሎች ምርቶችንም መጠቀም ይቻላል ቴከኖሎጂና በሙያው የሰለጠነ የሰው ሀይል እጥረት ምክንያት ግን ጠቀሜታው የተገደበ እንዲሆን አስገድዷል ብለዋልበኢትዮጵያ በማር ምርታማነታቸው የኦሮሚያ ደቡብ ህዝቦች የአማራና ትግራይ ክልሎች በቅደም ተከተል ተቀምጠዋል የጋምቤላና ቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልሎችም ጥሩ ማር የማምረት አቅም አላቸውሚንስቴሩ በተያዘው በጀት አመት 80ሺህ ቶን ማር ለማምረት አቅዶ እየሰራ እንደሆነ ዋልታ ኢንፎርሜሽን ማእከል ዘግቧል
https://waltainfo.com/am/22981/
263
12,527
በግብርና ሚኒስትሩ አቶ ዑመር ሁሴን የተመራ ልዑክ ጂቡቲ ገባ
ሀገር አቀፍ ዜና
Jan 15, 2021
167
አዲስ አበባ ጥር 7 2013 ኤፍ ቢ ሲ በግብርና ሚኒስትር አቶ ኡመር ሁሴን የተመራ የልኡካን ቡድን ለይፋዊ የስራ ጉብኝት ጂቡቲ ገብቷልልኡኩ ለሶስት ቀናት የሚቆይ ሲሆን ከጂቡቲ የግብርና ሚኒስትርና ከጂቡቲ የወደብ አካባቢ ከፍተኛ የስራ ሀላፊዎች ጋር ይወያያል ተብሎ ይጠበቃልውይይቱ በዋናነት ከጂቡቲ ወደ ሀገር ቤት በሚገባው የማዳበሪያ እና ምርጥ ዘር የትራንስፖርትና ተያያዥ ጉዳዮች ላይ ያተኩራልም ተብሏልከፌስቡክ ገፃችን በተጨማሪ ወቅታዊ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘትየፋና ድረ ገፅ httpswwwfanabccom ይጎብኙ ተንቀሳቃሽ ምስሎችን ለማግኘት የፋና ቴሌቪዥን የዩቲዩብ ቻናል httpswwwyoutubecomcfanabroadcastingcorporate ሰብስክራይብ ያድርጉ ፈጣን መረጃዎችን ለማግኘት ትክክለኛውን የፋና ቴሌግራም ቻናል httpstmefanatelevision ይቀላቀሉ ከዚህ በተጨማሪም በትዊተር ገፃችን httpstwittercomfanatelevision ይወዳጁን ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን
https://www.fanabc.com/%e1%89%a0%e1%8c%8d%e1%89%a5%e1%88%ad%e1%8a%93-%e1%88%9a%e1%8a%92%e1%88%b5%e1%89%b5%e1%88%a9-%e1%8a%a0%e1%89%b6-%e1%8b%91%e1%88%98%e1%88%ad-%e1%88%81%e1%88%b4%e1%8a%95-%e1%8b%a8%e1%89%b0%e1%88%98/
98
575
«የአዲስ አበባ ስታዲየምን አድሰን ለውድድር ብቁ እናደርገዋለን»
ስፖርት
August 19, 2019
28
አቶ ዮናስ አረጋይ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ስፖርት ኮሚሽነር ከአመታት በፊት በሀገር አቀፍ ስፖርታዊ ውድድሮች በውጤታማነት አዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ተጠቃሽ ነበር ከጥቂት አመታት ወዲህ ግን የከተማዋ ስፖርታዊ እንቅስቃሴ እያሽቆለቆለ በመሆኑ ይህ እውነታ በቦታው የለም ከወራት ወዲህም ባልተለመደ መልኩ ህዝባዊ የስፖርት እንቅስቃሴ እየተስፋፋ ይገኛል በከተማዋ ይህም ስፖርቱ ዳግም የሚያንሰራራበት ይሆናል የሚል ተስፋ ተጥሎበታል አዲስ ዘመን ጋዜጣም ከከተማ አስተዳደሩ ስፖርት ኮሚሽነር አቶ ዮናስ አረጋይ ጋር በክንውናቸው ዙሪያ እንደሚከተለው ቆይታ አድርጓል እኔም አመሰግናለሁ የመጀመሪያ ስራችንን ያደረግነው ከወረዳ እስከ ከተማ ያለውንና ስፖርቱን የሚመራውን አካል መፈተሽ ነው በዚህም የማስፈፀም አቅም ማነስ ስልጠናዎችን አለማግኘት እንዲሁም አላስፈላጊ ተቋማት እንደነበሩ በጥናት ለይተናል ከዚህም በኋላ ሙያተኞች በተማሩባቸውና በሚፈልጓቸው ስራዎች ላይ እንዲሰማሩ አድርገናል ለአመራሮችም የአቅም ግንባታ ስልጠናዎችን ሰጥተናል ቢሮው ብዙውን ጊዜ ውድድሮች ላይ ነው ያሳለፈው ውድድር ካለ ደግሞ ሁሌም አበል አለ ይህ ደግሞ ከፍተኛ ወጪን ያስከትላል ከዚህ ይልቅ ታዳጊዎች ላይ ትኩረት አድርገን ብንሰራ የተሻለ እንደሚሆን በማመንም በተለያዩ ስፖርቶች ፀጋ ያለባቸውን ቦታዎች ለይተን መሄድ እንዳለብን ከስምምነት ደርሰናል በመሆኑም ጥቂት ውድድሮችን አዘግይተናል ስፖርት ለሁሉም መሆኑን ካመንን ደግሞ አዳራሽ ውስጥ በመሰብሰብ አይደለም ስፖርት እንቅስቃሴ በመሆኑ ወደ ማስ ስፖርት እንቅስቃሴ ገብተናል እንደሚታወቀው ትውልዱ ተላላፊ ባለሆኑ በሽታዎች ተጠቂ እየሆነ ነው በአካል ብቃት ረገድም ጥንካሬ አይታይበትም በመሆኑም በአካልና በአእምሮ ጠንካራ የሆነ ትውልድ ለማፍራት የአካል ብቃት እንቅስቃሴ ማድረግ አስፈላጊ ነው የማስ ስፖርትን የጀመርነው በዚህ ሲሆን በመጀመሪያው ዙር 21ሺ በሁለተኛው 35ሺ እንዲሁም በሶስተኛው ዙር 55ሺ ሰዎች ተሳትፈዋል በቀጣይ ደግሞ 250ሺ ሰዎች ተሳታፊ ይሆናሉ ብለን እንጠብቃለን በእርግጥ በወር አንዴ እየተገናኙ እንቅስቃሴ ማድረግ ውጤታማ ያደርጋል ተብሎ አይጠበቅም ነገር ግን ህዝቡን በአንድ ማሰባሰብ እንዲሁም መልእክት ማስተላለፍ ይቻላል ከዚህ ባሻገር የውጤታማ ስፖርተኞች ምንጭም ይሆናል ለአብነት ያህል ታዳጊዎች በአካላዊ እንቅስቃሴዎች ተሳታፊ ሲሆኑ ፍላጎታቸው ወዳዘነበለበት ስፖርት ሊገቡ ይችላሉ ባለሙያዎችም እንደየተሰጥኦአቸው ታዳጊዎችን ለመለየት ያስችላቸዋል በመሆኑም ይህ እንቅስቃሴ እንደ ፌስቲቫል ብቻም ሳይሆን ከስፖርት ተልእኮ አኳያም ስትራቴጂ ነው ከክረምቱ ጋር በተያያዘ የታዳጊ ወጣቶች ስፖርት ስልጠና እየተሰጠ ነው በአርባ ምንጭ በተጀመረው የፕሮጀክቶች ሻምፒዮና ላይም እየተሳተፍን ነው ከዚህ ባሻገር በአዲስ አበባ እና ኮተቤ ሜትሮፖሊታን ዩኒቨርሲቲ ምሁራን ስናስጠና ፕሮጀክቱ በሚፈለገው መልኩ እየሄደ አለመሆኑ ታውቋል በከተማዋ ከ200 በላይ ጣቢያዎች ቢኖሩም ቆም ብለን ማየት ያሉብን ነገሮች አሉ ጥሩ የተያዙ ቢኖሩም ሱፐርቫይዘሮችን በቅጡ እንዳልያዝናቸው አሰልጣኞችን በትክክል እንዳልመራናቸው እንዲሁም የትጥቅ እጥረት መኖሩን ተመልክተናል ስልጠናው ላይም ችግር እንዳለ ታውቋል ለምሳሌ ፕሮጀክቶች ላይ መሰጠት ያለበት በስልጠና ማእከላት ይሰጣል በማእከላት የሚሰጠው ደግሞ በፕሮጀክቶች ይህንንም ለማስተካከል ሰነድ በማዘጋጀት ላይ ነን የማያስፈልጉ ተቋማት መካከል አንዱ ግንባታን የሚመለከት ነው የተለያዩ የማዘውተሪያ ስፍራዎችን ለመገንባት ከተያዘው የጊዜ ገደብ በላይ ረጅም አመታትን የቆዩ አሉ ከእኛ መካከል ደግሞ የግንባታ ባለሙያ የለም ታዲያ እንዴት አድርገን ልንመራው እንችላለን ታላቁ የህዳሴ ግድብ ከመገንባቱ በፊት የተጀመሩ ግንባታዎች እስከአሁን መጠናቀቅ አልቻሉም በመሆኑም ከዚህ በኋላ ሜዳዎችና ስታዲየሞች እንደሚያስፈልጉን ለኮንስትራሽን ቢሮ ሀሳብ እናነሳለን እንጂ ግንባታዎችን አንመራም ሌላው የትምህርትና ስልጠና ማእከላት በሚል የሚጠሩት ተቋማት እንደ ስማቸው ስልጠና እየሰጡ አይደለም እንዲያውም አንዳንዶቹ ሆቴል ይመስል አልጋ ያከራያሉ ይህንን ከለየን ኋላም ወደ እርምጃ ገብተናል በከተማዋ ስንዝር መሬት ማግኘት አስቸጋሪ ቢሆንም በሁሉም ወረዳዎች አንድ ጥርጊያ ሜዳ ለማሰራት አስበን እስከአሁን 61 አሰርተናል ሌሎችንም ሳር በማልበስና በማጠር ወጣቶች ተደራጅተው ገቢ እንዲያገኙ ለማድረግ እየሰራን ነው ከዚህ ጎን ለጎን ነባር ማዘውተሪያዎችን የይዞታ ማረጋገጫ እንዲያገኙ እያደረግን ነው በተደጋጋሚ ቅሬታ በሚነሳባቸው ኮንዶሚኒየሞች አካባቢ ባደረግነው ምልክታም ለማዘውተሪያ የተተው ስፍራዎች ኮብል ስቶን ተነጥፎባቸው የመኪና ማቆያ ሆነዋል በመሆኑም ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመሆን እየሰራን ነው በከተማዋ ምን ያህል የማዘውተሪያ ስፍራዎች አሉ የሚለውም እየተጠና ነው በእርግጥ በየአካባቢው ምን ያህል የማዘውተሪያ ስፍራዎች አሉ የሚለው ስታንዳርድ የለም በመሆኑም ይህንን በምሁራን ለማስጠናት አስበናል ነገር ግን ይህ በቂ አይደለም ተጨማሪ ስራ ያስፈልገናል በሜጋ ፕሮጀክቶቻችን ላይ የነበሩትን ችግሮች እየተሻገርን ነው ለአብነት ያህል 56 ሚሊዮን ብር የወጣበት የራስ ሀይሉ የመዋኛ ገንዳ በሁለት አመት ያልቃል ተብሎ ሰባት አመት ሆኖታል በዚህ አጭር ጊዜም እየገነባ ካለው ተቋም ጋር በመነጋገርና አቋም በመውሰዳችን ተረከቡን የሚል ደብዳቤ ደርሶናል ከዚህ በኋላ የሚቀረን ውሀ ተሞልቶበት መሞከር ነው ለዚህ ደግሞ ትልቁ ገንዳ ከ6ሚሊዮን ሊትር በላይ ትንሹ ደግሞ 300 ሺ ሊትር ውሀ ያስፈልጋል በመሆኑም ከውሀ ልማት ጋር ተነጋግረን ከአዲስ አመት በፊት ገንዳው ተሞክሮ ለመረከብ አስበናል አሁን የአጥር እና ሌሎች የፅዳት ስራዎች ላይ ነን የአበበ ቢቂላ ስታዲየምም አብዛኛው የእድሳት ስራው ተጠናቆ ጣራው እየተገጠመ ነው ይህም በአመት ከ20 ሚሊዮን ብር በላይ ለምክር ቤቱ ማስገባት ይችላል ይህ ብርም በየአካባቢው ላሉ ታዳጊዎች ድጋፍ ይውላል የአቃቂ ስታዲየምም በአሁኑ ወቅት 56 ከመቶ ስራው ተጠናቋል ወወክማ ከዚህ ቀደም የነበረው አልጋ ማከራየት ቀርቶ ታዳጊዎችና የአካባቢው ነዋሪ በተመጣጣኝ ዋጋ እንዲገለገልበት ተደርጓል በቀጣይም ባለ ሰባት ፎቅ ህንፃ የመገንባት እቅድ አለን ሌላው ጃንሜዳ ነው እኔ እዚያ ያሉ ግንባታዎች ትክክል ናቸው ብዬ አላምንም ቦታው የሀይማኖት ተቋም እንደመሆኑ ሌሎች ግንባታዎችን ማከናወን በከተማዋ ያለንን አንድ ሰፊ ቦታ ማጥፋት ነው ለረጅም አመታት ሲንከባለል የቆየው የጂምናዚየም ግንባታም ውሉ እንዲቋረጥና ጉዳዩም ወደ ፍርድ ቤት እንዲሄድ አድርገናል በእኔ እምነት ከዚህ በኋላ ጃንሜዳን ከ10 በላይ ትንንሽ ሜዳዎች የሚወጣው በመሆኑ ሳር አስተክለን ለእንቅስቃሴ ማካሄጃ እንዲሁም ቱሪስቶችን የሚስብ ቦታ መሆን አለበት በመሆኑም ይህንን ጉዳይ ለኮንስትራክሽን ቢሮ ሀሳብ አንስተናል አንዳንድ ሱቆችም በህግ ውላቸው እንዲቋረጥ አድርገናል ሌላው አዲስ ነገር የአዲስ አበባ ስታዲየም እንዲመለስልን ጥያቄ አቅርበናል የአዲስ አበባ ስታዲየም እንደ ስሙ የአዲስ አበባ ከሆነ አድሰን ለውድድር ብቁ እናደርገዋለን በዙሪያው የሚሸጠው የአልኮል መጠጥም እንዲቀር እናደርጋለን ለከተማዋ ክለቦች ከከንቲባው ጀምሮ ከፍተኛ ድጋፍ በማድረግ ላይ እንገኛለን ከንቲባው በተደጋጋሚ ከክለቦቹ ቦርዶችና ደጋፊዎች ጋር ተነጋግረዋል በችግኝ ተከላውም አብረው ነበሩ ለረጅም አመታት የቆየው የስታዲየም ማስፋፊያ ጥያቄያቸውም ተመልሶላቸዋል በቅርቡ በተደረገ ሌላ መድረክም ሁለቱ ክለቦች የፋይናንስ ድጋፍ እንደሚደረግላቸው ቃል ተገብቶላቸዋል ከዚህ ባሻገር ለስታዲየም ብጥብጥ ምክንያት የሚሆነው በዙሪያው ያለው የአልኮል መጠጥ በመሆኑ ከሁለቱ ክለቦች 250 በድምሩ 500 ወጣት ደጋፊዎችን በመለየት በጥቃቅን እና አነስተኛ ተደራጅተው እንዲሰሩ በሂደት ላይ እንገኛለን ወጣቶቹ ስራ አጥ መሆናቸውን በመለየት የተደራጁ ሲሆን ስልጠናም ሰጥተናቸዋል የስም ዝርዝራቸውንም ለአነስተኛና ጥቃቅን አስተላልፈናል ለስታዲየም ሰላም ወጣቶቹ ስራ እንዲኖራቸውና ስፖርቱን መዝናኛ እንዲያደርጉት ነው ይህንንም ከንቲባው በልዩ ሁኔታ እየተከታተሉት ነው ጳጉሜ 3 ቀን በአዲስ አበባ የብሄራዊ ኩራት ቀን ይከበራል በዚህም ላይ አራተኛው የህብረተሰብ አቀፍ የስፖርት እንቅስቃሴ የሚካሄድ ነው የሚሆነው ከጠዋቱ 1200 ሰአት እስከ 200 ሰአት ድረስም ህብረተሰቡ አካላዊ እንቅስቃሴ ያደርጋል ለዚህም ከ100 ሺ በላይ ቲሸርቶች በስፖንሰር አማካኝነት እየታተሙ ይገኛሏዲስ ዘመን ነሀሴ 132011 ብርሀን ፈይሳ
https://www.press.et/Ama/?p=16338
897
42,658
ኮቪድ-19 በዩናይትድ ስቴትስ
ዓለም አቀፍ ዜና
November 11, 2020
Unknown
ትናንት በዩናይትድ ስቴትስ በኮቪድ19 የታመሙ 61964 ሰዎች ሆስፒታል መግባታቸው ታወቀ ይህ አሀዝ ባለፈው ሚያዚያ አጋማሽ ላይ የነበረውን አሀዝ ከሁለት ሺህ በላይ የሚበልጥ መሆኑም ተገልጿልሆስፒታል የሚገቡት ህሙማን ቁጥር መጨመሩ በተለይም በማእከላዊ ምእራብ በርካታ ክፍለ ግዛቶች ያሉ የጤና ተቋማት አቅም ላይ ብርቱ ጫና እያሳደረ መሆኑ ተመልክቷል አንዳንዳቹ ሆስፒታሎች የመኪና ማቆሚያቸው ላይ የህሙማን ማሳረፊያ ድንኳኖች እንዲተክሉ ወይም ወደሌሎች ሆስፒታሎች እንዲልኩ ተገዷልዩናይትድ ስቴትስ ውስጥ ትናንት ብቻ 130 989 ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸው የተረጋገጠ ሲሆን ሀገሪቱ በጠቅላላው 10 ነጥብ አንድ ሚሊዮን የቫይረሱ ተጋላጮች ይዛ በአለም ቀዳሚው ስፍራ ላይ ነችበሀገሪቱ በዚህ የፈረንጆች ህዳር ወር የመጀመሪያዎቹ አስር ቀናት ብቻ ከአንድ ሚሊዮን በላይ የኮሮና ተግላጮች መገኘታቸው ታውቋል
https://amharic.voanews.com//a/us-posts-one-day-record-for-covid19-hospitalizations-11-11-2020/5656692.html
98
18,329
አሸንዳ፣ ሻደይ፣ አሸንድዬ፣ ሶለል፣ ማሪያና ዓይኒ ዋሪ በዓል በዩኔስኮ አንዲመዘገብ የማስመረጫ ሰነድ ዝግጅት መጠናቀቁ ተገለጸ
ሀገር አቀፍ ዜና
Jan 8, 2020
387
አዲስ አበባ ታህሳስ 29 2012 ኤፍቢሲ የአሸንዳ ሻደይ አሸንድዬ ሶለል ማሪያና አይኒ ዋሪ በአል በተባበሩት መንግስታት ድርጅት የትምህርት ሳይንስና ባህል ድርጅት ዩኔስኮ የማይዳሰስ ቅርስ ሆኖ እንዲመዘገብ የማስመረጫ ሰነድ ዝግጅት መጠናቀቁን የቅርስ ጥናትና ጥበቃ ባለስልጣን አስታውቋልየባለስልጣኑ የባህል ተመራማሪ አቶ ገዛኸኝ ግርማ የአሸንዳ ሻደይና አሸንድዬ የልጃገረዶች በአል በዩኔስኮ እንዲመዘገብ በርካታ ስራዎች መከናወናቸውን አስታውሰዋልበአሁኑ ሰአትም በአሉ በማይዳሱ የሰው ልጆች ወካይ ቅርስነት እንዲመዘገብ የማስመረጫ ሰነድና አስፈላጊ ጥናቶች ዝግጅት ተጠናቆ በመጭው መጋቢት ወር እንደሚላክ መግለፃቸውን ኢዜአ ዘግቧልበአሉ በመንግስታቱ ድርጅት በማይዳሰስ ቅርስነት እንዲመዘገብ የሚወሰን ከሆነ የኢትዮጵያ አምስተኛው የማይዳሰስ የአለም የሰው ልጆች ወካይ ቅርስ ይሆናልየባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር የህዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር አቶ እንደገና ደሳለኝ በበኩላቸው ኢትዮጵያ ካላት የተፈጥሮ የታሪክ የባህል ሀብትና አቅም አንፃር በቱሪዝሙ የሚፈለገውን ያህል አለመጠቀሟን ተናግረዋልሀላፊው በአሁኑ ወቅት 8 የሚሆኑ ታላላቅ ጥንታዊ ታሪካዊና ባህላዊ ቅርሶች በዩኔስኮ ጊዜያዊ መዝገብ ላይ ሰፍረው እንደሚገኙ ጠቁመዋልየአሸንዳ ሻደይ አሸንድዬና ሶለል በአል በዩኔስኮ መመዝገብ ሀገሪቷ ከቱሪዝም የምታገኘውን ገቢ ከማሳደጉ ባሻገር የአማራና የትግራይ ክልሎችን ህዝቦች ይበልጥ የሚያቀራርብና የሚያስተሳስር እንደሚሆን ይጠበቃልኢትዮጵያ በዩኔስኮ በማይዳሰሱ የሰው ልጆች ወካይ ቅርስነት ያስመዘገበቻቸው በአላት የመስቀል ደመራ የጥምቀት ፍቼ ጨምበላላ እና የገዳ ስርአት መሆናቸው ይታወቃል
https://www.fanabc.com/%e1%8b%a8%e1%8a%a0%e1%88%b8%e1%8a%95%e1%8b%b3%e1%8d%a3-%e1%88%bb%e1%8b%b0%e1%8b%ad%e1%8d%a3-%e1%8a%a0%e1%88%b8%e1%8a%95%e1%8b%b5%e1%8b%ac%e1%8a%93-%e1%88%b6%e1%88%88%e1%88%8d-%e1%89%a0%e1%8b%93/
165
14,855
ተጨማሪ 723 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው 500 ሰዎች ከቫይረሱ አገግመዋል
ሀገር አቀፍ ዜና
Oct 19, 2020
735
አዲስ አበባ ጥቅምት 9 2013 ኤፍ ቢ ሲ ባለፉት 24 ሰአታት ለ6 ሺህ 546 ሰዎች የላቦራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 723 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ አስታወቁሚኒስትሯ በትዊተር ገፃቸው ባሰፈሩት ፅሁፍ 269 ሰዎች በፅኑ ህክምና ላይ እንደሚገኙ አስታውቀዋልከዚህ ባለፈም 500 ሰዎች ከቫይረሱ ሲያገግሙ ይህን ተከትሎም ከቫይረሱ ያገገሙ ሰዎች ቁጥር 43 ሺህ 119 ደርሷልባለፉት 24 ሰአታት የ13 ሰዎች ህይወት ያለፈ ሲሆን እስካሁን በቫይረሱ ሳቢያ ለህልፈት የተዳረጉ ሰዎች ቁጥርም 1 ሺህ 365 መድረሱን ገልፀዋል
https://www.fanabc.com/%e1%89%b0%e1%8c%a8%e1%88%9b%e1%88%aa-723-%e1%88%b0%e1%8b%8e%e1%89%bd-%e1%8b%a8%e1%8a%ae%e1%88%ae%e1%8a%93-%e1%89%ab%e1%8b%ad%e1%88%a8%e1%88%b5-%e1%88%b2%e1%8c%88%e1%8a%9d%e1%89%a3%e1%89%b8%e1%8b%8d-50/
74
32,187
“የዚህ ታሪክ አንዱ አካል መሆን ያስደስታል” ኢንስትራክተር አብርሃም መብራቱ
ስፖርት
March 28, 2018
Unknown
የመን በታሪኳ ለመጀመሪያ ግዜ በኢትዮጵያዊው አሰልጣኝ አብርሀም መብራቱ እየተመራች ለእስያ ዋንጫ አልፋለች ማክሰኞ ምሽት ዶሀ ላይ ኔፓልን አስተናግዳ የመን 21 ማሸነፍ ችላለች በእርስበእርስ ጦርነት የምትታመሰው ሀገር የተባበሩት የአረብ ኤምሬቶች በ2019 ለምታስተናግደው የእስያ ዋንጫ ማለፍ የቻለችው ከምድብ 6 ፊሊፒንስን ተከትሎ ሁለተኛ ደረጃን በመያዝ ነው ሶከር ኢትዮጵያ ከአሰልጣኝ አብረሀም ጋር ስለየመን የእስያ ዋንጫ ጉዞ እና ተያያዥ ጉዳዮች ላይ አጠር ያለ ቆይታን አድርጓልበመጀመሪያ እንኳን ደስ ያለህ ምን ተሰማህበጣም ነው ደስ ያለኝ በአስቸጋሪ ሁኔታዎች ውስጥ አልፈን ለዚህ በመብቃታችን በጣም ነው የተደሰትኩት የመን ለመጀመሪያ ግዜ ነው ለእስያ ዋንጫ ያለፈችው እግዚአብሄርን አመሰግናለውየማጣሪያ ጉዞው ምን ይመስል ነበር ማጣሪያ የጀመርነው ከአመት በፊት ነው በፈረንጆቹ መጋቢት 2016 ማልዲቭስን በቅድመ ማጣሪያ ጨዋታ አሸንፈን ነው ወደ ምድብ የገባነው ባደረግናቸው 6 ጨዋታው 2 አሸንፈን በ4 ጨዋታ አቻ ወጥተናል ወደ እስያ ዋንጫ ከማለፋችን በተረፈ በማጣሪያው አንድ ጨዋታ ሳንሸነፍ ለዚህ መብቃታችን በጣም የተለየ ስሜት ይፈጥራል የዚህ ታሪክ አንዱ አካል መሆኑም ያስደስታልየመን ካለችበት ወቅታዊ ሁኔታ አንፃር ይህ ስኬት በጣም ትልቅ መሆኑ አያጠያይቅም የገጠሟችሁ ችግሮች ምንድናቸው እንዲሁም በምን አይነት ሁኔታ አለፋችሁትበጣም አስቸጋሪ ሁኔታዎች ነበሩ በማጣሪያ ጉዟችን ላይ የየመን የውስጥ ሊግ ላለፉት 4 አመታት በጦርነቱ ምክንያት ባለመኖሩ ተጫዋቾችን ለብሄራዊ ቡድን ማግኘት እና ጨዋታዎችን በበቂ ሁኔታ ማድረግ አስቸጋሪ ነበር ከዚህ ቀደም የኦሎምፒክ ብሄራዊ ቡድኑ አሰልጣኝ ስለነበርኩ አብዛኞቹ ተጫዋቾችን ከ23 አመት በታች ብሄራዊ ቡድን ነው የመረጥነው የመረጥነው 40 ተጫዋቾች ይሆናሉ እነዚህን ለአራት በመክፈል እና እርስ በእርስ በማጫወት 25 ብቁ የሆኑ ተጫዋቾችን ይዘናል ተጫዋቾች ከሊግ ውድድር ስለራቁ ፊትነሳቸው ይቀንሳል የስነልቦናው ጫና ስልጣና ላይም ያለው ጫና እና ሌሎች አስቸጋሪ ነገሮች ነበሩከዚህ ቀደም በአረቡ አለም የሚገኙት ሊበያ በ2014 የቻን ዋንጫን አሸንፋለች ኢራቅ በ2007 የእስያ ቻምፒየን ሆናለች እንዲሁም አሁን በያዝነው አመት ሶሪያ ለአለም ዋንጫ ለማለፍ ተቃርባ ነበር እነዚህ ሀገራ ከየመን ጋር አንድ የሚጋሩት ነገር አለ ይህም በችግር ውስጥ ሆነው ይህንን ማሳካታቸውን ነበርለእስያ ዋንጫ የመን ስታልፍ እንደጠቀስኩት ለመጀመሪያ ግዜ ነው ከዚህ በፊት የየመን ኦሎምፒክ ቡድን ለእስያ ውድድር 2013 ላይ ሲያልፍ እኔ ነበርኩ አሰልጣኙ የአሁን ከኦሎምፒኩ በሀላ የመጣ ሁለተኛው ታላቅ ድል ነው የእርስ በእርስ ጦርነት ውስጥ ያለች ሀገር አንደመሆኗ ተጫዋቾች ከሀገራቸው እና ቤተሰቦቻቸው ርቀዋል የሜዳችን ላይ ጨዋታዎችን በሙሉ ያደረግነው ካታር ላይ ነው ይህም በሜዳችን እና ደጋፊዎቻችን ፊት የመጫወት ሁኔታን አሳጥቶናል በእንደዚህ አይነት ሁኔታዎች ላይ ሆነን ነው ይህንን ትልቅ ድል ያሳካነው ዛሬ መላው የመን በደስታ ተውጧል ሁሉም ተጫዋቾቻችን የመጡት ከሁሉም የየመን አከባቢዎች ነው ለየመን የደስታ ሳምንት ነው ሁሉም የመናዊያን በእዚህ አስቻጋሪ ግዜ ደስተኛ በመሆናቸው ደስ ብሎኛልይህንን ስኬት ያሳካው አሰልጣኝ ደግሞ ኢትዮጵያዊ ነውሁሌም የምናገረው ነገር አለ Football is not nationality it is personality ደስታው ለሁሉም ኢትዮጵያዊ ነው ለእኔ ብቻ አይደለም በካታር የሚኖሩ ኢትዮጵያዊያንን ማመስገን እፈልጋለው ከየመናዊያን እኩል በስታዲየም በመገኘት ድጋፋቸው ሳይሰስቱ ሰጥተውናል ሁሉም ጨዋታዎች ላይ መጥተው ደግፈውናል በዚሁ አጋጣሚ ለሁሉም ኢትዮጵያዊ ከጨዋታው በፊት እና በሀላ የመልካም ምኞታቸውን ለገለፁልኝ በሙሉ እጅግ አድርጌ ማመስገን እፈልጋለው
https://soccerethiopia.net/football/35176
416
28,977
የሴካፋ ዋንጫ ከሁለት ሳምንት በኋላ ይጀምራል
ስፖርት
November 22, 2019
Unknown
የሴካፋ ወንዶች ብሄራዊ ቡድን እና ከ17 አመት በታች ሴቶች ውድድር በዩጋንዳ አስተናጋጅነት ከሁለት ሳምንት በኋላ መካሄድ ይጀምራልበተለያዩ ጊዜያት ስፖንሰር አድራጊ ድርጅቶች በመጥፋታቸው ምክንያት እየተቆራረጠ ለመደረግ የተገደደው የሴካፋ የወንዶች ሻምፒዮና ውድድር ከዘንድሮ ከሀዳር 27 ታሀሳስ 9 በዩጋንዳ አስተናጋጅነት እንደሚደረግ በታንዛኒያ እየተደረገ ባለው የሴካፋ ሴቶች ዋንጫ ላይ ለጋዜጠኞች በተሰጠ መግለጫ ተጠቁሟል በተመሳሳይ ለመጀመርያ ጊዜ የሚከናወነው የሴቶች ከ17 አመት በታች ሴቶች ውድድር በዩጋንዳ አስተናጋጅነት በተመሳሳይ ቀን ይጀመራል የተባለ ሲሆን እስከ ታሀሳስ 9 እንደሚቆይ ተገልጿልእስካሁን በውድድሩ ላይ እንደማትሳተፍ ካሳወቀችው ሯንዳ ውጪ ሁሉም የምስራቅ አፍሪካ ሀገራት እንደሚሳተፉ የገለፀ ሲሆን የሰሜን አፍሪካዊቷ ሀገር ሊቢያ በተጋባዥነት በውድድሩ ላይ ብቅ እንደምትል ታውቋልሴካፋ ውድድሩን አስመልክቶ ለሀገራት እግርኳስ ፌዴሬሽኖች ከ15 ቀናት አስቀድሞ በላከው ደብዳቤ መሰረት ሀገራት ቡድኖቻቸውን እያዘጋጁ ሲሆን እንደ ቡሩንዲ ያሉ ሀገራትም ከወዲሁ የቡድን ስብስባቸውን እያሳወቁ ይገኛሉ አንደኛዋ የውድድሩ ተሳታፊ ሀገር ኢትዮጵያም ለውድድሮቹ ስለምታደርገው ዝግጅት አዳዲስ ነገሮች በቀጣይ ቀናት ይታወቃሉ ተብሎ ይጠበቃል
https://soccerethiopia.net/football/52027
134
33,939
አዳነ ግርማ እና ምንተስኖት አዳነ ስለ ሸገር ደርቢ. . .
ስፖርት
December 31, 2016
Unknown
እኛ የበላይነታችንን ማሳየት ብቻ ነው የምንፈልገው አዳነ ግርማ ስለጨዋታውሁላችንም መስከረም ላይ ነው የምንዘጋጀው የተለየ ጨዋታ ብዬ አላስብም በርግጥ የስፖርት ቤተሰቡ ትልቅ ትኩረት ይሰጠዋል እኛ ደግሞ ወደ አሸናፊነቱ መጥተናል ሶስት ጨዋታ ላይ ጥሩ አልነብርንም ይህንን አሸናፊነታችንን ይዘን እንቀጥላለን ብዬ ነው የማስበው ጥሩ ጨዋታ እንደሚሆን ምኞቴ ነውየኢትዮጵያ ቡና ጥሩ ያልሆነ የውድድር ዘመን ጅማሮበየትኛውም አጋጣሚ ቢሆን እኛ ወረድን ቡና ወጣ ደርቢ ስለሆነ ይህ ሊገልፀው አይችልም ጨዋታው ደርቢ ስለሆነ ትኩረት ይሰጠዋል እነሱም ቀላል ተጋጣሚ ይሆናሉ ብዬ አላስብም ይህ ደረጃ አያስጨንቀንም እኛ የበላይነታችንን ማሳየት ብቻ ነው የምንፈልገው ሁሌም ጊዮርጊስ በሁሉም ነገሮች የበላይ ሆኖ ነው ማጠናቀቅ የሚፈልገው ከዚህ አንፃር አሁን ጥሩ አይደሉም እና ከእኛ ጋር ጥሩ አይሆኑም ብዬ አልጠብቅም 90 ደቂቃው እስኪያልቅ ድረስ ለማሸነፍ እንጥራለን እነሱም እንደዚያው ወዷሸናፊነቱ መጥተናል እናሸንፋለን ብዬ ነው የማስበውከዚህ በፊት ያየሀቸው ጨዋታዎች የእለቱን ጨዋታ አይወስኑም ምንተስኖት አዳነስለዝግጅትዝግጅታችንን እንዳያችሁት በሚገባ ሁኔታ አድርገናል ከሌላ ጊዜ የተለየ ዝግጅት እያደረግን አይደለም በቀን አንድ ጊዜ ነው ልምምድ የምንሰራው ይህንን ሰሞን እንደዛ ነበር ስናደርግ የነበረው እኔም ትኩረት ሰጥቼ በሚገባ እየተዘጋጀው ነውስለጨዋታውከዚህ በፊት ያየሀቸው ጨዋታዎች የእለቱን ጨዋታ አይወስኑም ጨዋታው ላይ ምንም እንደሚገጥም አታውቅም የተለየ ነገር ሊገጥምህ ይችላል ኢትዮጵያ ቡና ግብ የማግባት ችግር አለበት ተብሎ እየተነገረ ነው ነገር ግን ይህ ነገር ከእኛ ጋር ይፈጠራል ብዬ አላስብም ብዙ ግዜ የደርቢ ጨዋታ እንደተጫዋች ሆነህ ስታየው መጫወት የምትፈልገው ጨዋታ ነው እንደተመልካችም ስታየው መመልከት የምትፈልገው ጨዋታ ነው ኢትዮጵያ ቡና እና ቅዱስ ጊዮርጊስ ሲገናኙ ደግሞ ብዙ ህዝብ የሚከታተለው ጨዋታ ነው ብዙ ትኩረት ይሰጠዋል ይኸው ሳምንት ሙሉ እንዳየኸው ትኩረት ይሰጠዋልከመከላከል ተነስቶ ስለማጥቃትበእርግጥ አማካይ ተጫዋችም እያለው ግቦችን አስቆጥር ነበር በተፈጥሮ ከታች ጀምሮ ሳድግም የተጫወትኩት የተከላካይ አማካይ ሆኜ ነበር ግን በባህሪዬ ትንሽ ማጥቃት ላይ አተኩራለው ይህ ነገር ጠቅሞኛል ብዬ አስባለው ተከላካይም ሆኜ አሰልጣኙ የኔን ብቃት ተረድቶ የማጥቃት አጋጣሚ ሳገኝ እንዳጠቃ ስለፈቀደልኝ ነው ይህንን እያደረክኩ ያለሁት ቡድኑም ተጠቅሟል ብዬ አስባለው
https://soccerethiopia.net/football/20835
275
20,371
ብቸኛው የአገር ውስጥ ጎማ ፋብሪካ ሆራይዘን አዲስ ጎማ ማምረት ማቆሙን አስታወቀ
ቢዝነስ
13 December 2020
Unknown
ቀደም ሲል በመንግስትና በውጭ ባለሀብቶች ሲተዳደር የቆየውና ከአስር አመታት ወዲህ የሚድሮክ እህት ኩባንያዎች አካል የሆነው ሆራይዘን አዲስ ጎማ ፋብሪካ ለጥሬ እቃ ግዥ የሚሆን የውጭ ምንዛሪ ባለማግኘቱ ሙሉ በሙሉ ማምረት እንዳቆመ አስታወቀበአመት 800 ሺህ ያህል ጎማዎች የማምረት አቅም ያለው ድርጅቱ ለስራው ግብይት የሚሆነውንና 90 በመቶ የሚሸፍነውን ጥሬ እቃ ከተለያዩ አገሮች እንደሚያስገባ ገልፆ ሆኖም ለግዥ የሚሆነውን የውጭ ምንዛሪ በማጣቱ ምርት እስካቆመበት ያለፉት ሁለት ሳምንታት ድረስ ከአቅሙ 40 በመቶ ብቻ ይሰራ እንደነበር አስታውቋልየሆራይዘን አዲስ ጎማ የኮሜርሻል ሀላፊ አቶ ዳዊት ደምሌ ለሪፖርተር እንዳስታወቁት ጎማ ለማምረት ፋብሪካው 102 የሚጠጉ ግብአቶችና የኬሚካል ውህዶች ይጠቀማል ከአገር ውስጥ የሚገኙ ግብአቶች ከስድስት እንደማይበልጡና በውጭ ምንዛሪ ላይ የተንጠለጠለ ምርት አምራች እንደሆኑ አስረድተዋልእንደ ካርበን ብላክ ናይለን ኮርድ ዚንክ ኦክሳይድ ቢድዋኖር የመሳሰሉና ሌሎች በማምረት ምርትን ላለማቆም ሲባል በአውሮፕላን ጭምር ሲጓጓዙ እንደቆየ የገለፁት አቶ ዳዊት የባህር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ አገልግሎት ድርጅት ከኮንቴይነር አቅርቦት ጋር በተያያዘ ቅድሚያ እንዲያገኙ ባለማድረጉ ውድ በሆነው የትራንስፖርት አይነት ለማጓጓዝ ኩባንያው እንደተገደደ አስታውቀዋልፋብሪካው በየአመቱ ለጥሬ እቃ ግዥ 15 ሚሊዮን ዶላር እንደሚያስፈልገው የገለፁት ሀላፊው ሆኖም ለመጨረሻ ጊዜ የተፈቀደለት አንድ ሚሊዮን ዶላር ያህል እንደሆነና ይህም ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከአመት በፊት የተገኘ እንደነበር አስታውሰዋል ከሌሎች የግል የንግድ ባንኮችም አመርቂ የውጭ ምንዛሪ ባለመገኘቱ ፋብሪካው ከዳያስፖራው ማሀበረሰብ እየገዛ ሲጠቀም መቆየቱን አስረድተዋልበአገር ውስጥ ከፍተኛ የሆነ የጎማ ፍላጎት እንዳለና ይኼንንም ለመቅረፍ ሆራይዘን ስም ካላቸው ተቋማት ማለትም ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ስኳር ኮርፖሬሽንና ከአገር ውስጥ ተሽከርካሪ መገጣጠሚያ ተቋማት ጋር እየሰራ እንደሚገኝ የሚገልፁት የኮሜርሻል ሀላፊው የውጭ ምንዛሪ ለማግኘት የሚደረገውን ድካም ለመቀነስ ለሚሰራው ድርጅት ከሌሎች የጎማ አስመጪዎች የተሻለ ቅድሚያ የውጭ ምንዛሪ ግኝት የሚያገኝበት እድል ሊመቻች ይገባል ይላሉ የጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤትን ጨምሮ ሌሎች ተቋማት ድርጅቱ ጎማ እንዲያቀርብላቸው እየጠየቁ ቢሆንም ማምረት በማቆሙ ምክንያት ለሰራተኞቹ የአመት ፈቃድ እየሰጡ እረፍት እንዲወጡ መደረጋቸውን ሀላፊው ጨምረው አስረድተዋል መንግስት አፋጣኝ ምላሽ እንዲሰጣቸው ለንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ለኬሚካል ኮርፖሬሽንና ለብሄራዊ ባንክ ጥያቄ ማቅረባቸውን በተለይ ብሄራዊ ባንክ የተቋሙን ጥያቄ ይመለከተው ዘንድ የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ኬሚካል ኮርፖሬሽን ጥረት እያደረጉ እንደሚገኝ ጠቁመዋል በኤልያስ ተገኝ
https://www.ethiopianreporter.com/article/20713
291
32,125
ከፍተኛ ሊግ | ወልቂጤ ፣ ሆሳዕና እና አባ ቡና አሸንፈዋል
ስፖርት
April 6, 2018
Unknown
በኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ የምድብ ለ ዛሬ ሶስት ተስተካካይ ጨዋታዎች ተካሂደው ጅማ አባ ቡና ሀዲያ ሆሳእና እና ወልቂጤ ከተማ ደረጃቸውን ያሻሻሉበትን ድል አስመዝግበዋልበተለያዩ አስቸጋሪ ሁኔታዎች ውስጥ ሆኖ ውድድር እያከናወነ የሚገኘው ጅማ አባ ቡና የቦርድ አመራሩን ከማጣት አንስቶ ከዋና አሰልጣኙ ግርማ ሀብተዮሀንስ ጋር እስከመለያየት መድረሱ የሚታወስ ሲሆን ተጫዋቹ ደሞዝ አልተከፈለንም በሚል ወደ ሚዛን አማን አናመራም በማለት አቋማቸውን ገለፀው ነበር ሆኖም ችግሩ የማታ ማታ ተፈትቶ በምሽት ወደ ስፍራው ያቀኑት አባ ቡናዎች በሜዳው አንዴ ብቻ ሽንፈትን ያስተናገደው ቤንች ማጂ ቡናን ገጥመው 20 ማሸነፍ ችለዋል ሱራፊል ጌታቸው በ31ኛው ደቂቃ ቀዳሚውን ጎል ሲያስቆጥር ብዟየው እንደሻው በ61ኛው ደቂቃ ሁለተኛውን አክሏልሆሳእና ላይ ስልጤ ወራቤን ያስተናገደው ሀዲያ ሆስእና 10 አሸንፏል በመጀመሪያው ሳምንት ሊካሄድ የነበርው ጨዋታ ዛሬ በተስተካካይ ፕሮግራም የተደረገ ሲሆን ለረጅም ደቂቃዎች ያለ ግብ ዘልቆ በ86ኛው ደቂቃ ተዘራ አቡቴ ባስቆጠራት ወሳኝ ጎል ሆሳእናዎች አሸንፈው ወጥተዋል ሀዲያ ሆሳእና የፊታችን ረቡእ ሚያዝያ 23 ወደ ወልቂጤ አምርቶ የመጀመሪያውን ዙር የመጨረሻውን ጨዋታ ያከናውናልበርካታ ጨዋታ በተስተካካይ መርሀግብር እያከናወነ የሚገኘው ወልቂጤ ከተማ ጨዋታዎቹን ተጠቅሞ ወደ አናት መጠጋቱን ቀጥሏል ዋና አሰልጣኙ በእገዳ ላይ የሚገኘው ነገሌ ከተማን ያስተናገደው ወልቂጤ 30 በሆነ ውጤት ማሸነፍ ችሏል ብሩክ በየነ በ6ኛው ጌታሁን ባፋ በ36ኛው ደቂቃ 55ኛው ደቂቃ መዝገቡ ወልዴ የወልቂጤን ጎሎች ማስቆጠር የቻሉ ተጫዋቾች ናቸው ወልቂጤ ከተማ በቀጣይም በሜዳው ሀዲያ ሆሳእና ሚያዝያ 3 እና ድሬዳዋ ፖሊስን ሚያዝያ 8 የሚስተናግድ ይሆናል
https://soccerethiopia.net/football/35467
201
30,206
ሪፖርት | ድሬዳዋ ከተማ ከሜዳው ውጪ ደደቢትን በማሸነፍ ከወራጅ ቀጠናው መራቅ ችሏል
ስፖርት
April 14, 2019
Unknown
አምስት ጎሎች በታዩበት ጨዋታ ብርቱካናማዎቹ ደደቢትን በማሸነፍ ከወራጅ ቀጠናው መራቅ ችለዋልሰማያዊዎቹ ባለፈው ሳምንት መከላከያን ካሸነፈው ስብስባቸው መድሀኔ ብርሀኔ ፉሴይኒ ኑሁ አሸናፊ እንዳለ ዳግማዊ አባይን በመድሀኔ ታደሰ እንዳለ ከበደ አለምአንተ ካሴ እና ሙሉጌታ አምዶም ተክተው ሲገቡ ብርቱካናማዎቹ በአንፃሩ ባሳለፍነው ሳምንት ጅማ አባጅፋርን ካሸነፈው ስብስባቸው ምንም ቅያሪ ሳያደርጉ ነበር የገቡትበቅርቡ ከዚህ አለም በሞት ለተለዩት ኮሚሽነር መብራቱ አዲሱ በተደረገ የህሊና ፀሎት በተጀመረውና ብዙም ሳቢ ባልነበረው ጨዋታ ብዙ የግብ ሙከራዎች ያልታዩበት ሲሆን በአንፃራዊነት የብርቱካናማዎቹ ሙከራዎች ወደ ግብ የተሻለ ወደ የቀረቡ ነበሩ ዘነበ ከበደ ከቅጣት ምት በግሩም ሁኔታ ከርቀት አክርሮ መቶ ረሺድ ማታውኪል ባወጣው ሙከራ ጥቃታቸው የጀማሩት ድሬዎች መሪ ምታደርጋቸው ግብ ለማግኘት ብዙም አልጠበቁም በአስራ ሁለተኛው ደቂቃ ላይ ዘነበ ከበደ ከረመዳን ናስር ተቀባብሎ የገባትን ኳስ አክርሮ በመምታት ግሩም ግብ አስቆጥሮ ቡድኑን መሪ ማድረግ ችሏልበሁለቱም ቡድኖች በኩል የታየው እንቅስቃሴ ብዙም ጥሩ ሳቢ ባይሆንም ድሬዳዋ ከተማዎች ግን ለግብ የቀረቡ ሙከራዎች ከማድረግ አልቦዘኑም በተለይም በሳጥኑ ግራ በኩል ኤርምያስ ሀይሉ ከ ምንያህል ተሾመ የተላከለትን ኳስ መቶ ዳዊት ወርቁ በሚያስደንቅ ሁኔታ ተደርቦ ያወጣት ሙከራ የብርቱካናማዎቹን መሪነት ወደ ሁለት ከፍ ለማድረግ የተቃረበች ሙከራ ነበረች በአንፃሩ በጨዋታው ብዙም ሙከራ ማድረግ ያልቻሉት ሰማያዊዎቹ ምንም እንኳ ለግብ የቀረቡ ባይሆኑም በአለምአንተ ካሳ አማካኝነት ሁለት እድሎች ፈጥረው ነበር የመጀመርያው አጋማሽ ሊጠናቀቅ ጥቂት ደቂቃዎች ሲቀሩት ብርቱካናማዎቹ በረመዳን ናስር ግሩም የቅጣት ምት ግብ መሪነታቸው ወደ ሁለት ከፍ በማድረግ ወደ እረፍት አምርተዋልበበርካታ የዳኝነት ስህተቶች ታጅቦ በተካሄደው ሁለተኛው አጋማሽ የሰማያዊዎቹ ብልጫ የታየበት እና ጥቂት የግብ እድሎች የታዩበት ነበር ሄኖክ መርሹ ከርቀት መቶ ሳምሶን አሰፋ ባዳነበት ሙከራ የጀመረው የሁለተኛው አጋማሽ የጨዋታ እንቅስቃሴ እጅግ ለግብ የቀረበ ሙከራ ያስመለከተን ጨዋታው ተጀምሮ ብዙም ሳይዘልቅ ነበር በዚህም መድሀኔ ታደሰ ከ እንዳለ ከበደ የተላከለትን ኳስ ተጠቅሞ በግንባር ያደረገው ሙከራ ሲሆን ከግቡ ቋሚ ለጥቂት ነበር የወጣውበሁለተኛው አጋማሽ ብልጫ የነበራቸው ደደቢቶች በ67ኛው ደቂቃ በያብስራ ተስፋየ የቅጣት ምት ግብ ልዩነቱን ወደ አንድ ዝቅ ማድረግ ችለዋል ከግቡ በኋላም ፍፁም ብልጫ የነበራቸው ደደቢቶች ምንም እንኳ አቻ የሚያደርጋቸው ጎል ባያገኙም በርካታ እድሎች መፍጠር ችለው ነበር በአንፃሩ ግብ ካሰተናገዱ በሀላ ጫና ውስጥ የገቡት ድሬዎች አፈግፍገው መጫወት ምርጫቸው ካደረጉበት ቅፅበት ብዙም ሳይቆዩ ልዩነቱን ወደ ሁለት ከፍ ማድረግ ችለዋል ፍሬድ ሙሸንዲ ኤልያስ ማሞ ከቅጣት ምት ያሻማውነረ ኳስ ተጠቅሞ ግሩም የግንባር ኳስ በማስቆጠር ነበር ቡድኑን በድጋሚ ያረጋጋች ግብ ያስቆጠረውበርካታ የዳኝነት ስህተቶች እና እሱን ተከትለው በሚመጡ እሰጣ ገባዎች ታጅቦ የቀጠለው ጨዋታው በተለይም በመጨረሻወቹ አስር ደቂቃዎች ጥሩ ፉክክር የታየበት ነበር በሁለተኛው አጋማሽ ጥሩ እንቅስቃሴ ያደረጉት ደደቢቶች በሰማንያ ስምንተኛው ደቂቃ በመድሀኔ ታደሰ አማካኝነት ግሩም ግብ በማስቆጠር የግብ ልዩነቱን ወደ አንድ ዝቅ ማድረግ ችለዋል አጥቂው ከመሀል ሜዳ የተላከለትን ኳስ ተጫዋች አልፎ በግሩም ሁኔታ በመምታት ነበር ግቡን ያቆጠረው ከዚ ውጭ ደደቢቶች ጨዋታው ሊጠናቀቅ ጥቂት ደቂቃዎች ሲቀሩት በመድሀኔ ታደሰ አማካኝነት የሞከሩት ወርቃማ ሙከራም ጨዋታውን ወደ አቻ ውጤት ለማምራት ተቃርቦ ነበርውጤቱ ተከትሎ ተከታታይ ድል ያስመዘገቡት ብርቱካናማዎቹ ካንዣበበባቸው ወራጅ ቀጠና ሲርቁ በአንፃሩ በጥሩ መነቃቃት የነበሩት ደደቢቶች ባሉበት አስር ነጥብ ረግተው እንዲቆዩ ያስቻለ ነበር
https://soccerethiopia.net/football/46779
429
49,797
ተባብሶ በቀጠለው የሱዳን ህዝባዊ ተቃውሞ ሰዎች እየታሰሩና እየተገደሉ መሆኑ ተገለጸ
ፖለቲካ
February 6, 2019
Unknown
ተባብሶ በቀጠለው የሱዳን ህዝባዊ ተቃውሞ አሁንም ድረስ ሰዎች እየታሰሩና እየተገደሉ መሆኑ ተገልጿልበህክምና በህግና በመምህርት የስራ መስኮች የተሰማሩ የሀገሪቱ ዜጎች ህዝባዊ አመፁን በመቀላቀል ተቃውሞአቸውን ያሰሙ ሲሆን የፀጥታ ሀይሎች ለተቃውሞ አደባባይ የወጡ ዜጎችን ለመበተን አስለቃሽ ጭስ መተኮሱ ተነግሯልበሱዳን የተቀሰቀሰው ህዝባዊ ተቃውሞ አሁንም እንደ አዲስ በተደራጀ መልኩ እንደቀጠለ ነውበመቶዎች የሚቆጠሩ ጠበቆች ዶክተሮችና የዩኒቨርሲቲ መምህራን ህዝባዊ ተቃውሞውን በመቀላቀል ሰላማዊ በሆነ መንገድ ተቃውሟቸውን በአደባባይ አሰምተዋልይህን ተከትሎም የሱዳን ፖሊሶች እና የፀጥታ ሀይሎች ሰላማዊ በሆነ መንገድ ለተቃውሞ አደባባይ የወጡ ዜጎችን ለመበተን አስለቃሽ ጭስ ተጠቅመዋልእነዚህ የፀጥታ ሀይሎች በርካታ ቁጥር ያላቸውን ፖለቲከኞችባለሙያዎችን እና የመብት ተሟጋቾችን ማሰራቸውም ነው የተነገረውምንጮች ለሱዳን ትሪቡን እንደገለፁት የሪፐብሊካን ፓርቲ አባል የሆኑትን አስማ ሞሀመድንና የናሽናል ኡማ ፓርቲ ዋና ፀሀፊን ጨምሮ በርካታ ፖለቲከኞች ታስረዋልበጥብቅና ስራ የተሰማሩ የሀገሪቱ ዜጎች በሀገሪቱ ከፍተኛው ፍርድ ቤት ፊት ለፊት ያሰሙትን ተቃውሞ ተከትሎ በርካታ ጠበቆች ለእስር ተዳርገዋልየካርቱም ዩኒቨርሲቲ ተመራቂ ተማሪዎች በዩኒቨርሲቲው ፊት ለፊት ተቃውሞ ለማድረግ ሲንቀሳቀሱ በነበረበት ሰአት አስለቃስ ጭሽ በመጠቀም ተማሪዎቹን በትኗልበሌላ በኩል ደግሞ በሀገሪቱ መዲና ካርቱምና በሌሎች አካባቢዎች በሚገኙ ሆስፒታሎች የሚሰሩ ደክተሮችም የፀጥታ ሀይሎች በሰልፈኞች ላይ ሀይል እየተጠቀሙ ነው የሚሉ መፈክሮችን አንግበው ተቃውሟቸውን አሰምተዋልየዶክተሮቹን ተቃውሞ ተከትሎ በካርቱም የሚገኙ መድሀኒት ቤቶች ተዘግተዋል  በመዲናይቱ የሚገኙ በርካታ መምህራንም የመምህራንን ግድያ በመቃወም በካርቱም ጎዳናዎች ሰልፍ አካሂዷልካሳለፍነው የፈረንጆቹ ታህሳስ አስራ ዘጠኝ ጀምሮ በተለያዩ የሱዳን ከተሞች መጠነ ሰፊ ተቃውሞዎች ተካሂዷል እነዚህ የተቃውሞ ሰልፎች አሁንም እንደቀጠሉ ናቸውየነዳጅና የዳቦ ዋጋ ጭማሪን ተከትሎ የተቀሰቀሰው ይህ ተቃውሞ አሁን ላይ ፕሬዝዳንት አልበሽር ስልጣናቸውን ያስረክቡ በሚል እንደቀጠለ ይገኛልበተከሰተው አመፅ 29 ሰዎች መሞታቸውን የሱዳን ባለስልጣናት ቢያስታውቁም አምነስቲ ኢንተርናሽናልን ጨምሮ ሌሎች ታማኝ ምንጮች የማቾች ቁጥር ሀላፊዎቹ ከገለፁት በእጥፍ እንደሚበልጥ አመላክተዋል
https://waltainfo.com/am/33243/
235
20,250
የአርብቶ አደር ፖሊሲዎች ሲዘጋጁ ኅብረተሰቡ ለራሱ ያውቃል ከሚለው መነሳት እንደሚያስፈልግ ተገለጸ
ሀገር አቀፍ ዜና
17 January 2021
Unknown
የቆላና የአርብቶ አደር አካባቢዎችን የተመለከቱ ፖሊሲዎች ሲዘጋጁ እኔ አውቅልሀለሁ ከሚል አስተሳሰብ ወጥቶ ሀብረተሰቡ ለራሱ ያውቃል ከሚለው መነሳት እንደሚያስፈልግ ተገለፀበጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት አዲስ ወግ አንድ ጉዳይ በሚል የቆላና አርብቶ አደር አካባቢዎችን ልማት የተመለከተ ውይይት ሀሙስ ጥር 6 ቀን 2013 አም ሲደረግ በመድረኩ መወያያ ሀሳብ ካቀረቡ ባለሙያዎች መካከል አንዱ የሆኑት በአለም አቀፍ ድርጅቶች በአማካሪነት የሚሰሩት ወሮ ሀኒ ሀሰን እንዳስገነዘቡት የአርብቶ አደሩን አካባቢ በተመለከተ የሚሰሩ ፖሊሲዎችና የሚዘጋጁ እቅዶች አርብቶ አደሩን የመረዳት ጉድለቶች እንዳሉበት ተናግረዋል በዚህም ምክንያት በተለያዩ ሁኔታዎች አርብቶ አደሩ ያለውን ሀብት በአግባቡ የማይጠቀምና የከብት ጭራ ተከትሎ የሚዞር እንደሆነ እንዲሁም በአገሪቱ ያለው አርብቶ አደር በሙሉ አንድ እንደሆነ ተደርጎ እንደሚታሰብና ይኼም ስህተት እንደሆነ ወሮ ሀኒ አስረድተዋልበተለያዩ የአርብቶ አደር አካባቢዎች ያለው ሀብት ውስን ቢሆንም ባለው ውስን ሀብት የተሰሩ ስራዎች ግን ከፍተኛ ውጤት እንዳስገኙ ያስታወቁት አማካሪዋ የትኛውም አይነት ፖሊሲ ሲሰራ ግን አርብቶ አደሩ ላይ የሚያሳድረውን በጎም ሆነ በጎ ያልሆነ ተፅእኖ በመቃኘት መሆን አለበት ብለዋል ይኼም አርብቶ አደሩን ከመረዳት እንደሚጀምርና ለምን እንደሚንቀሳቀስና ያለውን ሀብት እንዴት እደሚጠቀመው ለማወቅ መጣር ጠንካራ የፖሊሲ ግብአት ይሆናል ብለዋልከዚህ ባፈም አርብቶ አደሩን በቴክኖሎጂ ማገዝና የኑሮ ዘይቤውን በተረዳ መንገድ የሚያስፈልገውን ድጋፍ ማድረግ ግድ እንደሚልም አስገንዝበዋልየሶማሌ ክልል መስኖ ልማት ቢሮ ምክትል ሀላፊ አቶ አብዱረህማን ኢድታሂር በበኩላቸው ካሁን ቀደም አርብቶ አደሩን የሚመለከቱ ፖሊሲዎች ሲሰሩ በጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት የተካሄደውን ውይይት መሰል ውይይቶች ባለመኖራቸው ስኬታቸውም በዛው ልክ ውሱን እንደነበረ በማውሳት 15 በመቶ የአገሪቱን ህዝብ ብዛት ይዘውና 15 በመቶ ጠቅላላ የአገር ውስጥ ምርት እየሸፈኑ እንዲሁም ከቁም እንስሳት ወጪ ንግድ 95 በመቶ የሚሆነውን እያስገኙ ሳሉ ይኼንን መሰል ትኩረት ሳያገኙ መቆየታቸው አግባብ እንዳልነበረ አውስተዋልየአርብቶ አደር አካባቢዎችን የተመለከተ ፖሊሲ ለመጀመሪያ ጊዜ የተቀረፀው በአፄ ሀይለ ስላሴ ዘመነ መንግስት እንደነበር ከዚያ ጊዜ ጀምሮ እስካሁን ያለው የፖሊሲ አቅጣጫ ሰፈራና በመንደር ማሰባሰብ ላይ ያተኮረ እንደሆነ በማስታወስም ለማስተዳደር ምቹ አይደለም በሚል እሳቤ ችግሩ እንደቆየ ይናገራሉ አሁንም ድረስ የአርብቶ አደሮች ጉዳይ ለምን በሰላም ሚኒስቴር ስር ሆነ ለምንስ በግብርና ሚኒስቴር ስር አልሆነም ሲሉ በመጠየቅ የአስተሳሰብና የአረዳድ ለውጥ እንዳልመጣ በመውቀስ ተናግረዋልበዚህም ሳቢያ የሚዘጋጁ ፖሊሲዎች ከአርብቶ አደሮች ሁኔታ ጋር የተናበቡ አይደሉም ብለዋልይሁንና ባለፉት 15 አመታት የእንስሳት በሽታን በመከላከል ረገድ የተሰሩ ስራዎች በአማራጭ ከአርብቶ አደሩ መካከል በማስተማር አብሮ እየተጓዘ ትምህርት እንዳይቋረጥ የሚያደርግ የትምህርት ስርአት መዘርጋቱ መልካም ነው ብለዋል ከዚህ ባለፈም የእንስሳት መኖ በአማራጭ ተመርቶ እንዲከማችና የሚከሰቱ ድርቆች ጉዳት ሳያደርሱ በቶሎ ድጋፍ ማድረግ መቻሉን አውስተዋልየግብርና ሚኒስትር ዴኤታ ማንደፍሮ ንጉሴ ዶር በበኩላቸው መንግስት ለ15 አመታት የቆየውን የግብርና ፖሊሲ እየከለሰ ነው በማለት ከአርብቶ አደሩ ልማት ጋር የተገናኘ ለውጥ የዚህ ክለሳ አንዱ አካል ነው ብለዋልካሁን ቀደም የአካባቢ ጥበቃን ያላገናዘቡና በአርብቶ አደሩ አካባቢ ትልልቅ እርሻዎችን ማስፋፋት አንዱ ትኩረት እንደነበረ በመግለፅ አሁን ግን አርብቶ አደሩን ተጠቃሚ የሚያደርጉ የእርሻ ስራዎች በፖሊሲው ተከልሰው እንዲካተቱ ተደርጓል ብለዋልነገር ግን ሁሉም የአርብቶ አደር አካባቢ ወደ አርሶ አደርነት ይቀየራል ማለት እንደልሆነ በመግለፅ ቢነኩ በዘላቂነት ሊቆዩ የማይችሉ አካባቢዎች እንዳይነኩ ይደረጋል ሲሉ አክለዋልበፋይናንስና በገበያ ትስስር ረገድም ለውጦች እንደሚኖሩ በመናገር አዲስ የፀደቀው በተንቀሳቃሽ ንብረቶች ተያዥነት ብድር ማግኘት የሚቻልበት አዋጅ ለአርብቶ አደር አካባቢዎች ትልቅ እድል እንደሚሆን ገልፀዋል ከዚህ ባለፈም የግብርና ባንክ የማቋቋም የፖሊሲ አቅጣጫ መያዙን ጠቁመዋል
https://www.ethiopianreporter.com/article/21024
450
3,703
እየደገፈ ያልተደገፈው ዘርፍ
ሀገር አቀፍ ዜና
October 15, 2019
23
በኢኮኖሚው ዘርፍ በ2012 በጀት አመት እንደሚከናወኑ ከሚጠበቁ ተግባሮች መካከል የግብርናውን ምርትና ማርታማነት ማሳደግ የሚለው ይገኝበታልዘርፉን ለማዘመን በመስኖና ግብርና መካናይዜሽን ላይ በትኩረት እንደሚሰራ የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት በቅርቡ የመንግስትን ዋና ዋናዎቹን የትኩረት አቅጣጫዎች ለፓርላማው ባቀረቡበት ወቅት አስታውቀዋል ግብርናን ለማዘመን ለሚያስችለው መካናይዜሽን የቀረጥ ማበረታቻ እንደሚደረግም ገልፀዋል የዘርፉ ባለድርሻ አካላትም ይህን የመንግስት የትኩረት አቅጣጫ በማድነቅ መካናይዜሽን ላይ ማተኮር አማራጭ እንደሌለው ይናገራሉበግብርና ሚኒስቴር የግብርና መካናይዜሽን ዳይሬክተር አቶ ታምሩ ሀብቴ የፕሬዚዳንቷን ንግግር እንደ ግብርና መካናይዜሽን ባለሙያ አድንቀው መንግስት ለመካናይዜሽን የሰጠውን ትኩረት የሚመለከታቸው አካላትም ሊፈፅሙት እንደሚገባ ያስገነዝባሉሀገሪቱ መካከለኛ ገቢ ካላቸው ሀገሮች ተርታ ለመሰለፍ ራእይ መሰነቋን አቶ ታምሩ ጠቅሰው በ14 ሚሊዮን ጥማድ በሬ እያረሱ ይህን ራእይ ማሳካት እንደማይቻል ያስገነዝባሉበበሬ ማረሱ በመካናይዜሽን እየተተካ መሄድ እንዳለበት ጠቅሰውለዚህም የልማት ድርጅቶችና ባለሀብቶች ትኩረት መስጠት አለባቸው ብለዋል በምርጥ ዘርና ማዳበሪያ የሚጠበቀው ለውጥ በመካናይዜሽን ሲደገፍ 70 በመቶ የምርት ጭማሪ እንደሚያስገኝ ጥናቶችን ጠቅሰው የተናገሩት አቶ ታምሩ መካናይዜሽን የዘር እና የማዳበሪያ ብክነትን ከ15 እስከ 20 በመቶ እንደሚቀንስም ይገልፃሉ በሀገራችን ካሉት ዩኒየኖችና ማሀበራት ውስጥ አራቱ ዩኒየኖች ብቻ ኮምባይነር እንዳላቸው ጠቅሰው በሀገሪቱ ያሉት ትራክተሮች ወደ 118 ገደማ መሆናቸውን ያመለክታሉበመካናይዜሽን ወደ 2ሚሊዮን አርሶ አደር ተጠቃሚ እየሆነ እንደሚገኝ ይገልፃሉ አቶ ታምሩ አርሶ አደሩ እያረጀ መሆኑንወጣቱም ወደ ግብርና ለመግባት ዝግጁ አለመሆኑን አመልክተውአባት ለልጁ ሞፈሩን ለማውረስ ፈቃደኛ አለመሆኑን ልጁም በአካባቢው እንደማይኖር ይጠቁማሉ ይህን ችግር ለመፍታት ግብርና መካናይዜሽን አማራጭ እንደሌለው ይጠቁማሉየኦሮሚያ ሀብረት ስራ ኤጀንሲ ሀላፊ አቶ ተስፋዬ ዋቅጅራ መንግስት መካናይዜሽን ተግባር ላይ የሚያውል ከሆነ የአርሶ አደሩ ምርትና ምርታማነት እንደሚጨምር ጠቅሰው ለከተሜውም ገበያ በማረጋጋት ትልቅ አስተዋፅኦ እንደሚያበረክት ይጠቁማሉየፕሬዚዳንቷ ንግግር ከዚህ አኳያ ፋይዳው ከፍተኛ መሆኑን በመጥቀስም ተግባራዊ ሊደረግ እንደሚገባም ይገልፃሉ መካናይዜሽን ጉልበትንጊዜንና ገንዘብን ይቆጥባልምርታማነትንና ጥራትንም ይጨምራል የሚሉት አቶ ተስፋዬ የተበጣጠሰ ማሳ አንድ ላይ በማደራጀት በኩታገጠም አብረው እያረሱ እያጨዱ ተመሳሳይ ሰብሎችን በመዝራት ለመስራት እንደሚረዳ ይጠቁማሉ መካናይዜሽን ለእርሻ ብቻ ሳይሆን ለተፈጥሮ ሀብት ለቁም እንስሳትና ለደኑም አስተዋፅኦ እንዳለው ይገልፃሉ የፌዴራል ሀብረት ስራ ማሀበራት ኤጀንሲ ስራ አስከያጅ አቶ ኡስማን ሱሩር ግን የቀረጥ ማበረታቻ ለሀብረት ስራ ማህበራት አዲስ አይደለም ይላሉማሀበራቱ ከቀረጥ ነፃ ማበረታቻን ሙሉ ለሙሉ ተጠቃሚ መሆናቸውን ጠቅሰውበዚህም መካናይዜሽን አገልግሎቱን ከፍ ማድረግ ችለዋል ይላሉእንደ አቶ ኡስማን ገለፃበሀገሪቱ ወደ 860 አካባቢ የሚደርሱ ማጨጃ መውቂያ ማረሻና መከስከሻ የመካናይዜሽን መሳሪያዎች በገበሬዎች ሀብረት ስራ ማሀበራት አገልግሎት እየሰጡ ናቸውበአማራና ደቡብ ክልሎች አንድ ኩንታል ስንዴ አጭዶ ወቅቶ ለማስረከብ ከ100135 ብር የነበረውን ክፍያ ማሀበራቱ ባሉበት ግን ከ6575 ብር ነው ማሀበራቱ ባሉበት በአካባቢ አገልግሎት የሚሰጡ ባለሀብቶች ዋጋውን በአንድ ኩንታል ወደ 85 ብር አውርዷል ማሀበራቱ ባሉበት አካባቢ ያለ አርሶ አደር ከ4555 ብር ዋጋ ቅናሽ አግኝተዋልአዲስ ዘመን ጥቅምት 42012 ሀይለማርያም ወንድሙ
https://www.press.et/Ama/?p=20772
370
36,076
የደም ጎርፍ “በሺህ ኮረብቶች ምድር” እና ቀፋፊ ትውስታው
ሀገር አቀፍ ዜና
July 06, 2020
Unknown
ልክ የዛሬ ወር ፌሊሲየን ካቡጋ ፈረንሳይ ውስጥ ፍርድ ቤት ቀረበይህ ከርዋንዳ ፍጅት አውራዎች አንዱ የሆን ግለሰብ ላለፉት ሀያ አመታት በላይ እራሱን ደብቆ ፓሪስ አቅራቢያ ይኖር ነበርአንዳንዶች አለምአቀፍ ትሪብዩናል መቅረብ አለበት ሲሉ ሌሎች ደግሞ የለም መረጃዎችንም ማስረጃም በበቂና በቅርብ ለማግኘት እንዲቻል ወደ ኪጋሊ ይላክልን የሚሉ ነበሩ ሌሎች ደግሞ ብቻ ህግ ፊት ይቅረብ እንጂ የትም ይዳኝ የሚሉም አሉርዋንዳ አለምን ባሸማቀቀ ሁኔታ ስምንት መቶ ሺህ ዜጎቿን ያጣችበትን ጅምላ የዘር ፍጅት ሀያ ስድስተኛ አመት እየዘከረች የምትገኝበት ጊዜ ነውከጭፍጨፋው የተረፉ ዛሬ ያንን ጊዜ በሰቀቀን እና ከእንባ ጋር ያስታውሱታልየተያያዘው የድምፅ ፋይል የካቡጋን መያዝና ከርዋንዳም ታሪክ ቀንጨብ አድርጎ ያስታውሰናል ያድምጡት
https://amharic.voanews.com//a/Rwanda-genocide-7-6-2020/5491719.html
93
20,670
እነ አቶ ጃዋር መሐመድ ሕገ መንግሥታዊ መብቶቻቸው እንዲከበሩ ፍርድ ቤት ትዕዛዝ ሰጠ
ፖለቲካ
26 August 2020
Unknown
በተጠረጠሩባቸው የተለያዩ የወንጀል ድርጊቶች በእስር ላይ ሆነው ጉዳያቸው በጊዜ ቀጠሮ ችሎት በቀዳሚ ምርመራ መዝገብ የአቃቤ ህግ ምስክሮች እየተሰሙባቸው የሚገኙት እነ አቶ ጃዋር መሀመድ ህገ መንግስታዊ መብቶቻቸው እንዲከበሩ ፍርድ ቤት ትእዛዝ ሰጠ የተጠረጠሩበትን የወንጀል ጉዳይ እያየው የሚገኘው የፌዴራል የመጀመርያ ደረጃ ፍርድ ቤት አራዳ ምድብ ተረኛ ወንጀል ችሎት ሰኞ ነሀሴ 18 ቀን 2012 አም በልደታ ማስቻያ ችሎት በሰጠው ብይን ተጠርጣሪዎቹ የመገናኛ ብዙሀን በቪዲዮ እየቀረፁና ፎቶ እያነሱ ያለፈቃዳቸው እንዳያሰራጩ ክልከላ እንዲጣልባቸው አቤቱታ ማቅረባቸውን አስታውሷል በመሆኑም ምንም እንኳን ህገ መንግስቱ አንቀፅ በ29 ድንጋጌ መሰረት ሀሳብን ያለማንም ጣልቃ ገብነት በነፃነት የመግለፅ መብት ያጎናፀፈ ቢሆንም በንኡስ አንቀፅ 6 ላይ ገደብ መጣሉን አስታውቋል የመገናኛ ብዙሀንና የመረጃ ነፃነትን ለመደንገግ ባወጣው አዋጅ ቁጥር 5902000 በህገ መንግስቱ አንቀፅ 26 ድንጋጌ መሰረት የዜጎች የግል ህይወት መከበርና መጠበቅ እንዳለበት እንዲሁም በአንቀፅ 25 ድንጋጌ መሰረት የህግም ጥበቃ ሊደረግላቸው እንደሚገባ ጠቁሞ ማንኛውም መገናኛ ብዙሀን ያለፈቃዳቸው ምስላቸውን ቀርፆ እንዳያስተላልፍ ጥብቅ ትእዛዝ ሰጥቷል ተጠርጣሪዎቹ ሌላው አቅርበውት የነበረው ጉዳያቸው በፍርድ ቤት በሚታይበት ጊዜ በችሎት በብዛት የሚገኙት የፌዴራል ፖሊስ አባላት መሆናቸውን ጠቁመው አቃቤ ህግ እነሱን ሳይከለክል ቤተሰቦቻቸውን መከልከሉ ተገቢ ስላልሆነ የእነሱም ቤተሰቦች የእያንዳንዱ ተጠርጣሪ ቤተሰብ ይሁን ወይም የአራት ተጠርጣሪ ቤተሰቦች በግልፅ የተቀመጠ ነገር የለም ገብተው እንዲከታተሉ ትእዛዝ ሰጥቷል በማሀበራዊ ድረ ገፆች ላይ ስለተሰራጨው የአቃቤ ህግ ምስክሮችን በሚመለከት አቃቤ ህግ ባቀረበው መቃወሚያ ላይ ፍርድ ቤቱ በሰጠው ብይን መጀመርያውኑ የምስክሮች ዝርዝርና ጭብጥን በሚመለከት ሚስጥራዊነቱ እንዲጠበቅለት ባላሳሰበበት ወይም ለፍርድ ቤቱ ባላሳወቀበት ሁኔታ ሚስጥራዊነቱ አልተጠበቀም ሊያስብል እንደማይችል ገልፆ አቤቱታውን እንዳልተቀበለው አስታውቋል የኮሮና ምርመራ እንዲደረግላቸው ቤተሰቦቻቸውንና የህግ አማካሪዎቻቸውን ጠበቆቻቸውን በሚመለከት ተጠርጣሪዎቹ ላቀረቡት አቤቱታ ፍርድ ቤቱ በሰጠው ትእዛዝ ምርመራው ተደርጎላቸው ውጤቱ እንዲገለፅ ከቤተሰቦቻቸው ጋር እንዲገናኙና ከሀይማኖት አባቶቻቸው ጋር በነፃነት ለ40 ደቂቃ እንዲገናኙ እንዲደረግ ትእዛዝ መሰጠቱን ዳኛው ተናግረዋል ጠበቆች የሞባይልን አጠቃቀም በሚመለከት ማለትም እነሱ እየተከለከሉ ለአቃቤ ህግ መፈቀዱ በህግ ፊት እኩል የመሆን ጥያቄ እንደሚያስነሳ በመጠቆም ባቀረቡት አቤቱታ ላይም ብይን ሰጥቷል በህገ መንግስቱ አንቀፅ 25 ድንጋጌ መሰረት ሁሉም ሰው በህግ ፊት እኩል ነው በሚለው መርህ መሰረት አቃቤ ህግም ሆነ ጠበቆች ሞባይል ይዘው እንዳይገቡ ትእዛዝ ተሰጥቷልፍርድ ቤቱ በይደር ይዞት የነበረውን ነሀሴ 14 ቀን 2012 አም በቀረበው የተጠርጣሪዎች አቤቱታና በፖሊስና አቃቤ ህግ ምላሽ ላይ ብይን ሰጥቶ እንዳጠናቀቀ በቀዳሚ ምርመራ መዝገብ ቁጥር 215585 ላይ የአቃቤ ህግ ምስክሮችን መስማት ጀመረ ፍርድ ቤቱ የሰጠውን ብይን ሲያዳምጡ የነበሩ የመገናኛ ብዙሀን መከታተያ መስመር ፕላዝማ እንዲቋረጥ ተደርጎ አንድ የአቃቤ ህግ ምስክር ለሶስት ሰአታት ያህል የምስክርነቱን ቃል ሰጥቶ 1245 ሰአት አጠናቋል ፍርድ ቤቱ በእለቱ በነበረው የችሎት ውሎ ላይ ትእዛዝ ሊሰጥ ሲል አቶ ጃዋር አቤቱታ እንዳለው ጠይቆ ተፈቅዶለታል በአቤቱታው እንደተናገረው ፖሊስ ምርመራውን ጨርሶ አቃቤ ህግ ምስክሮቹን እያሰማ ነው ይህ ማለት በቂ ማስረጃ ሰብስቦ ጨርሷል ማለት ነው ነገር ግን ከእኛ መታሰር ጋር በተገናኘ በጅማ በሀረርጌ በወለጋና በሌሎችም አካባቢ ያሉ የእኛ ደጋፊዎች ንብረታቸውንና የባንክ ሂሳባቸውን እንዳያንቀሳቅሱ እየታገደባቸው ነው እኔ በተወለድኩበት አካባቢ ባሉ ስምንት ወረዳዎች የሚገኙ ነጋዴዎች በጃዋር መሀመድ ገንዘብ ትነግዳላችሁ ተብለው ንብረታቸው መታገዱንና የእሱም የባንክ ሂሳብና ንብረት መታገዱን ገልፆ ትእዛዝ እንዲሰጥለት ጠይቋል አቶ በቀለ ገርባ በበኩላቸው በሰጡት አስተያየት ክርክሩ መደረግ ያለበት በህዝብ መካከል ነው አሁን እየተደረገ ያለው እኛን የፖለቲካ ሀይሎች ከፖለቲካው ገለል ለማድረግ ነው አሁን በተጠረጠሩበት ጉዳይ ክርክሩ በግለሰቦችና በመንግስት መካከል ሆና ሳለ የመንግስት ሚዲያዎች ብቻ እየገቡ ከፍተኛ የሆነ የስም ማጥፋት ዘመቻ እየተደረገባቸው መሆኑን ተናግረዋል ለተከፈተባቸው የስም ማጥፋት ዘመቻ ማስተባበል እንዲችሉ እድል እንዲሰጣቸውም አቶ በቀለ ጠይቀዋል የተጠረጠሩበት ወንጀል በማስረጃ ተደግፎና ወንጀል መሆኑ በፍርድ ቤት ሳይረጋገጥ አቃቤ ህግ የሰሩትን ወንጀል አረጋግጠናል እያለ ነፃ ሆነው የመገመት ህገ መንግስታዊ መብታቸውን እያሳጣቸው መሆኑን የገለፁት አቶ በቀለ ለእነሱ ግን የማስተባበል እድል እንዳልተሰጣቸውም ተናግረዋል ከሚዲያዎቹ በተጨማሪ የፌስቡክ አርበኞች የስም ማጥፋት ዘመቻ እንደከፈቱባቸውና ሀጫሉን ገድለናል ጃዋር ይቀረናል ሲሉ መንግስት እነሱን ከቦ ይዞ  ገዳይ መሆናቸውን ማረጋገጥ ሲገባው እነሱን እነ አቶ በቀለን ማሰሩ ተገቢ አለመሆኑን ተናግረዋል ለእነሱም ሆነ ለቤተሰቦቻቸው ጥበቃ ካልተደረገላቸው ከፍተኛ አደጋ ላይ መሆናቸውንም ጠቁመዋል እስከሚፈረድባቸው ድረስ ነፃ በመሆናቸው እነሱን አስመልክቶ ምንም አይነት ዘገባ እንዳይሰራባቸው ትእዛዝ እንዲሰጥላቸው ያ ካልሆነ ግን የክስ ሂደቱን መከታተል እንደማይፈልጉ ገልፀዋል ጠበቆቻቸው ደግሞ ባቀረቡት አቤቱታ አቃቤ ህግ ሌላ ጊዜ ባልተለመደ ሁኔታ በብርበራ ስለተገኙ ሳተላይቶች መግለጫ መስጠቱን ጠቁመው ለምን ሲሉ ጥያቄ አንስተዋል እኛም እኮ የምናቀርበው ማስረጃ ይኑረን ወይም አይኑረን ይህ ባልታወቀበት ሁኔታ ቀድሞ የፍርድ ቤት ስራን መስራት ተገቢ ባለመሆኑ እንዳይደገም ጥብቅ ትእዛዝ እንዲሰጥላቸው ጠይቀዋል አቃቤ ህግ ስለሳተላይቱ የተናገረው ተገቢ የሆነና የማንንም መብት በሚያሳጣ ሁኔታ አለመሆኑን ተናግሮ ምንም ይሁን ምን የፍርድ ቤት ትእዛዝን እንደሚያከብር ተናግሯል ቀሪ ምስክሮቹ የኮሮና ቫይረስ ምርመራ ባደረጉ ተጠርጣሪዎችም ላይ የሚመሰክሩ በመሆኑና ተጠርጣሪዎቹ ደግሞ ነሀሴ 16 ቀን 2012 አም የተመረመሩ በመሆኑ የምርመራ ውጤቱ ተጠብቆ እንዲመሰክሩ ቀጠሮው ያንን ታሳቢ ተደርጎ እንዲሰጥ ፍርድ ቤቱን ጠይቋል ጠበቆቹ ግን ተቃውሞ አቅርበዋል የምርመራ ውጤቱ እስከሚታወቅ ድረስ ተጠርጣሪዎቹ ታስረው መክረም እንደሌለባቸውና በተመረመሩት ላይ ምስክሮቹን እንዲያሰማ ጠይቀዋል ፍርድ ቤቱ በሰጠው ትእዛዝ እንደገለፀው ሚዲያን በሚመለከት ከላይ እንደተገለፀው ግልፅ ትእዛዝ መስጠቱን አስታውሶ ከፍርድ በፊት ምንም አይነት ዘገባ እንዳይዘገብብን በማለት አቶ በቀለ ስላቀረቡት አቤቱት ግን መረጃ ለህዝብ ማድረስ ህገ መንግስታዊ መብት መሆኑን ተናግሯል ነገር ግን ከላይ የተሰጠውን ትእዛዝ በማለፍ ገደብ የተበጀለትን የተጠርጣሪዎች ሰብአዊ መብት የሚነካ ዘገባ ከተላለፈ ግን ፍርድ ቤትን መድፈር በመሆኑ እርምጃ እንደሚወስድ አስታውቋል የባንክ ሂሳብና ንብረት መታገድን በሚመለከት የጊዜ ቀጠሮ ችሎቱን የማይመለከት በመሆኑ ላገደው አካል አቤቱታ ማቅረብ እንደሚችሉ ጠቁሞ የመብት ጥሰት ካለ ግን ለችሎቱ ማመልከት እንደሚችሉ ነግሯቸዋል የአቃቤ ህግን ቀሪ ምስክሮች ለመስማት ለዛሬ ነሀሴ 20 ቀን 2012 አም ቀጠሮ ሰጥቷል
https://www.ethiopianreporter.com/article/19668
781
14,746
በለገጣፎ ለገዳዲ ከተማ አስተዳደር ከ456 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ የተገነቡ ፕሮጀክቶች ተመረቁ
ሀገር አቀፍ ዜና
Oct 24, 2020
708
አዲስ አበባ ጥቅምት 14 2013 ኤፍቢሲ በፊንፊኔ ዙሪያ የኦሮሚያ ልዩ ዞን ለገጣፎ ለገዳዲ ከተማ የተገነቡ ፕሮጀክቶች ተመረቁፕሮጀክቶቹን የኦሮሚያ ክልል ርእሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ መርቀዋቸዋልዛሬ ከተመረቁት የልማት ፕሮጀክቶች መካከል በ300 ሚሊየን ብር ወጪ የተገነባው የአርሶ አደር ገበያ ማእከል ይገኝበታልከዚህ ባለፈም በ156 ሚሊየን ብር ወጪ የተገነባው የከተማ አስተዳደሩ ህንፃም ተመርቋልከዚህም በተጨማሪ በለገዳዲ ለገጣፎ ከተማ አስተዳደር የሚገኘው የአትሌቲክስ ማሰልጠኛ ማእከል ውስጥ የተገነባው 1 ነጥብ 6 ኪሎ ሜትር የጎዳና ሩጫ መለማመጃ መንደርም ከተመረቁት ፕሮጀክቶች መካከል አንደኛው ነውበፕሮጀክቶቹ የምረቃ ስነስርአት ላይ የኦሮሚያ ክልል ርእሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ የኦሮሚያ የብልፅግና ፓርቲ ፅህፈት ቤት ሀላፊ አቶ ፍቃዱ ተሰማና ሌሎች የስራ ሀላፊዎች ተገኝተዋልበዛሬው እለት በይፋ የተመረቁት ፕሮጀክቶች ለአገልግሎት ክፍት ሆነዋል
https://www.fanabc.com/%e1%89%a0%e1%88%88%e1%8c%88%e1%8c%a3%e1%8d%8e-%e1%88%88%e1%8c%88%e1%8b%b3%e1%8b%b2-%e1%8a%a8%e1%89%b0%e1%88%9b-%e1%8a%a0%e1%88%b5%e1%89%b0%e1%8b%b3%e1%8b%b0%e1%88%ad-%e1%8a%a8456-%e1%88%9a%e1%88%8a/
104
38,531
ዋሺንግተንና ቤይጂንግ በአፍሪካ
ዓለም አቀፍ ዜና
October 11, 2018
Unknown
ዋሺንግተንና ቤይጂንግ በአፍሪካ ከፍተኛው የምጣኔ ሀብት ተዋናይ ለመሆን ከባድ ጥረት ይዘዋልቻይና ታዳጊውን የአህጉሪቱን ኢኮኖሚ ለማጠናከር በያዘችው ጥረት በበርካታ ተቋማት ግንባታ ፕሮጀክቶች እና በውጭ እርዳት ላይ በብዙ ቢሊዮኖች የሚገመት ዶላር አፍስሳለች ዩናይትድ ስቴትስ ግን እነዚህን በመሳሰሉ ጥረቶች ብዙ ርቀት ወደኋላ ናት ሲሉ አንዳንድ ወገኖች ይናገራሉPlugged in with Greta Van Susteren በተባለው የቴሌቭዥን ፕሮግራም ላይ በያዝነው ሳምንት የቀረቡት የዩናይትድ ስቴትስ አለምአቀፍ ድርጅት ዋና ስራ አስኪያጅ ማርክ ግሪን ከቻይና ጋር የመጫወቻውን ሜዳ ማስተካከል የሚቻልበትን መንገድ ዘርዝረዋል
https://amharic.voanews.com//a/plugged-in-winning-afria-10-11-2018/4609336.html
73
43,265
በድሬዳዋ ከተማ በተፈጠረ ሁከት የስድስት ሰዎች ህይወት አለፈ
ፖለቲካ
August 6, 2018
Unknown
በድሬዷ ከተማ በተፈጠረው ሁከት የስድስት ሰዎች ህይወት ማለፉን የድሬዷ ከተማ አስተዳደር ፖሊስ ኮሚሽን ገለፀየሁከቱ ምክንያት እያጣራሁ ነው ያለው ፖሊስ በሰዎች ላይ ቀላልና ከባድ ጉዳት ደርሷል ብሏልማምሻውን ከተማዋ መረጋጋቷንም የኮሚሽኑ የህዝብ ግኙነት ዲቭዥን ሀላፊ ዋና ሳጅን ባንታለም ግርማ ለዋልታ ቴሌብዥን ተናግረዋል
https://waltainfo.com/am/30217/
40
25,861
የአዲስ አበባ የኤሌክትሪክ ኃይል ማሠራጫ መስመሮች በ600 ሚሊዮን ዶላር ሊቀየሩ ነው
ቢዝነስ
23 August 2015
Unknown
በአዲስ አበባ የኤሌክትሪክ ሀይል አቅርቦት ላይ የፈጠረውን የሀይል መቆራረጥ ለማስቀረት በከተማዋ የተዘረጋውን ያረጀና ስርአት ያልያዘ የሀይል ማሰራጫ መስመር በ600 ሚሊዮን ዶላር ወጪ ለመቀየር ዝግጅት ተጀመረጠቅላይ ሚኒስትር ሀይለ ማርያም ደሳለኝ ባለፈው ረቡእ ነሀሴ 13 ቀን 2007 አም መንግስታዊ ካልሆኑ ድርጅቶችና ከመላው አገሪቱ ከተውጣጡ የሀብረተሰብ ተወካዮች ጋር በተደረገው የውይይት መድረክ ላይ እንደገለፁት የሀይል መቆራረጡን ለማስቀረት የማሰራጫ መስመሮች ይቀየራሉበሀይል መቆራረጡ ላይ በተደረገው ጥናት መሰረት በአሁኑ ወቅት በከተማዋ ውስጥ ያሉ የኤሌክትሪክ ሀይል መስመሮች ከማርጀታቸውም በላይ ዝርጋታቸውም የተዘበራረቀ በመሆኑና የሚታየውን የሀይል አቅርቦት ችግር ለመቅረፍ መስመሮቹ እንዲየቀር መወሰኑንም ገልፀዋልለአምፑል የተዘረጋ መስመር ሳይቀር ማሽኖች ሳይቀር እየተጠቀሙበት በመሆኑ በሀይል ስርጭቱ ላይ እየፈጠረ ያለው ችግር ከፍተኛ መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትሩ ገልፀው ይህንንም ለማስተካከልና ፈር ለማስያዝ የሚያስፈልገው 600 ሚሊዮን ዶላር መገኘቱን በቅርቡም ስምምነቱ ተፈፅሞ ወደ ተግባራዊ ስራ እንደሚገባ አስታውቀዋልየሀይል እጥረቱ ምክንያት አገሪቱ በስፋት እየገባችበት ካለው የልማት ጉዞ ጋር የተያያዘ መሆኑን የጠቀሱት አቶ ሀይለ ማርያም ከዚህ ቀደም የአገሪቱ የሀይል አቅርቦት 400 ሜጋ ዋት በነበረበት ወቅት መብራት ጠፍቶ አያውቅም ምክንያቱም የምንጠቀመው ለአምፑል ብቻ ስለነበር በማለት ችግሩ ከሀይል ፍላጎት መጨመር ጋር የተያያዘ እንደሆነ ተናግረዋል ዛሬ አነስተኛና ጥቃቅን ተቋማት ማሽኖች አሏቸው አንዳንዶቹ ማሽኖች በአንድ አካባቢ የተሰባሰቡ ሌሎች ደግሞ በመኖሪያ ቤቶች ጭምር የሚገኙ በመሆናቸው በሀይል ስርጭቱ ላይ ተፅእኖ አሳድሯል ብለዋልማሽኖቹ ባሉበት አካባቢ የሚገኙ ትራንስፎርመሮችና የሀይል ማሰራጫዎች መስመር ለማሽን ተብለው የተተከሉ ባለመሆናቸው በአሁኑ ጊዜ በአዲስ አበባም ሆነ በክልል እንዲህ ያለውን የተዘበራረቀ አሰራር ማስተካከል ያስፈልጋልም ብለዋልበአዲስ አበባ ያለው መጀመርያውኑ ተዘበራርቋል በማለትም የትኛው የመኖሪያ ሰፈር እንደሆነ የትኛው የማሽን ሰፈር እንደሆነ የትኛው የኢንዱስትሪ መስመር እንደሆነ እንኳን ባለመታወቁ የማሰራጫ መስመሮቹን በአዲስ የመቀየሩና ተያያዥ ስራዎችን ማከናወን ግን ለችግሩ መፍትሄ ይሆናል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትሩ አስረድተዋልይህ በእንዲህ እንዳለ የፌዴራል መንግስት እስከ 2017 አም ድረስ አዳዲስ ዩኒቨርሲቲዎችን የማይገነባ መሆኑንና ከየወረዳው የሚቀርበውን ዩኒቨርሲቲ ይገንባልን የሚል ጥያቄ እንደማይስተናገድም ጠቅላይ ሚኒስትሩ በዚሁ የውይይት መድረክ ላይ አስታውቀዋልበእለቱ ጠቅላይ ሚኒስትሩ አፅንኦት እስዲሰጠው በጥብቅ ባሳሰቡበት የዩኒቨርሲቲ ግንባታዎችን በሚመለከተው ማብራሪያቸው መንግስት ከዚህ በኋላ የዩኒቨርሲቲ ግንባታዎች ውስጥ የመግባት ፍላጎትና እቅድ የሌለው መሆኑን ነው ይህንኑ የመንግስት አቋም በውይይት መድረክ ላይ የነበሩ ከየክልሉ የተወከሉ ተሰብሳቢዎች ወደመጡበት ሲመለሱ ይህንን መልእክት ይዘው እንዲሄዱም አስገንዝበዋልበሚቀጥሉት አምስት አመታት እንዲገነቡ ከተፈቀዱት 13 ዩኒቨርሲቲዎች ውጪ ምንም ግንባታ እንደማይካሄድ ነው የዩኒቨርሲቲ ግንባታዎች ጥያቄዎች አስገራሚ መሆናቸውን ጭምር የተናገሩት ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከ600 በላይ ከሚሆኑ የአገሪቱ ወረዳዎች ጥያቄውን ያላቀረበ አለ ለማለት እንደማይቻል ጠቁመዋልየወረዳ አመራሮች ሳይቀሩ የአገር ሽማግሌዎችን እየመረጡና የብሄር ብሄረሰብ ልብሶችን በማልበስ ወደ ጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት በመላክ ጭምር ይህንኑ የዩኒቨርሲቲ ይገንባልን ጥያቄ እስከማቅረብ መድረሳቸውን አመልክተዋል               ከዚህ በኋላ ተጨማሪ ጥያቄዎች ማስተናገድ የማይቻልና ለ600 ወረዳዎችም ዩኒቨርሲቲ ለመገንባት የሚያስችል አቅም እንደሌለ ተናግረዋል በሚቀጥሉት አምስት አመታት የሚገነቡትን የመከላከያና የሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲን ጨምሮ በፌዴራል ደረጃ ያሉት ዩኒቨርሲቲዎች ቁጥር 50 የሚደርስ በመሆኑ ከዚህ በኋላ ትኩረት ተሰጥቶ የሚሰራው የዩኒቨርሲቲዎችን አቅም ማጎልበት ላይ ብቻ ነው ብለዋልየመንግስት ከፍተኛ ትምህርት ተቋማቱ ጥራት ያለው ትምህርት እንዲሰጡ ማጠናከርና የምርምር ማእከል ማድረግ ይገባል እንጂ አዳዲስ ዩኒቨርሲቲዎች እየገነቡ መሄዱ የቆጡን አወርድ ብላ የብብቷን ጣለች ወይም እንደ ደርግ መፈክር የማትረባ ፍየል ዘጠኝ ትወልዳለች እሷም ትሞታለች ልጆችዋም ያልቃሉ የሚሉትን አባባሎች በመጥቀስ የመንግስትን አቋም አስታውቀዋልመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች ጥራት እንዲኖራቸው ለማድረግ ብርቱ አቋም ያለው መሆኑን የገለፁት አቶ ሀይለ ማርያም ያሉትን ዩኒቨርሲቲዎች በጥራት ብቁ እንዲሆኑ ማድረግ ላይ ካልተረባረብን ግማሽ የተቀቀለ ሰው እየፈራን የትም አንደርስም በማለት የሚቀርቡ የልማት ጥያቄዎች አቅምን ያገናዘቡ መሆን እንዳለባቸው አስገንዝበዋልአሁን በፌዴራል ደረጃ የተገነቡት ዩኒቨርሲቲዎች ለሁሉም የአገሪቱ ክፍሎች በቂ መሆናቸውን በማስረዳት በፌዴራል ደረጃ ያለው አቋም ይህ ቢሆንም ክልሎች ግን አቅም ካላቸው የራሳቸውን ዩኒቨርሲቲ ሊገነቡ ይችላሉ ብለዋልበሰሞኑ የምክክር መድረክ ላይ የትምህርት ጥራት ጉዳይ ተደጋግሞ የተነሳ ሲሆን መንግስትም ችግሩ መኖሩን በመገንዘብ እንደሚሰራ ተናግረዋል በሌላ በኩል ግን ዩኒቨርሲቲዎች አካባቢ ያለው የሙስና ጉዳይ አሳሳቢ ደረጃ ላይ መገኘቱን አቶ ሀይለ ማርያም ሳይገልፁ አላለፉምይህንንም ችግር በአሁኑ ጊዜ በአንዳንድ ዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ እየታየ ያለው ኪራይ ሰብሳቢነት በውጭ ካለው ያልተናነሰና የባሰ ነው በማለት ገልፀውታል በቅርቡ የፌዴራል ዋና ኦዲተር መስሪያ ቤት ይፋ አድርጎት የነበረው ሪፖርት በዩኒቨርሲቲዎች አካባቢ ብልሹ አሰራሮች መታየታቸውን ያስረዳል
https://www.ethiopianreporter.com/article/8465
569
10,470
መንግሥት አራት የመፍትሔ አማራጭ ሐሳቦችን አቀረበ፡፡
ሀገር አቀፍ ዜና
April 29, 2020
68
ባህር ዳር ሚያዝያ 202012 አም አብመድ በኮሮና ወረርሽኝ ምክንያት ሀገር አቀፍ ምርጫ ማካሄድ ባለመቻሉ የኢትዮጵያ መንግስት ህገ መንግስት ማሻሻል የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤትን መበተን የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ማወጅ ህገ መንግስትን መተርጎም የሚሉ አማራጭ የመፍትሄ ሀሳቦችን አቀረበጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ዶክተር ከተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲዎች ጋር ውይይት እያካሄዱ ነው ውይይቱ በኮሮና ወረርሽኝ ምክንያት እንዲራዘም ቦርዱ ስለጠየቀው ሀገራዊ ምርጫ እና በህግ አማራጮች ላይ ያተኮረ ነውበኢትዮጵያ ህገ መንግስት ድንጋጌ መሰረት እስከ ነሀሴ ወር መጨረሻ ድረስ አጠቃላይ ምርጫ የማካሄድ ግዴታ ቢኖርበትም በወረርሽኙ ምክንያት ላልተወሰነ ጊዜ መራዘሙ ይታወሳል በመሆኑም ህገ መንግስታዊ ስርአቱን ከነባራዊ እውነታው በማያፋልስ መልኩ ማስኬድ የሚያስችሉ አራት የመፍትሄ አማራጮች ቀርበዋል የቀረቡት የመፍትሄ አማራጮችም የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤትን መበተን የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ማወጅ ህገ መንግስት ማሻሻል ህገ መንግስት መተርጎም ናቸውየመፍትሄ አማራጮቹ ህገ መንግስታዊ ስርአቱን የማያፋልስ የመንግስትን ቀጣይነት የሚያረጋግጥ ለወረርሽኙ የሚሰጠውን ምላሽ የማያደናቅፍ ሁሉን አቀፍ ተአማኒና ነፃ ምርጫ ማካሄድ የሚያስችል የሞራል እና የፖለቲካ ቅቡልነት ኖሮት በሀገር አቀፍ ደረጃ ተፈፃሚ እንዲሆኑ በሚያስችል መስፈርት የቀረቡ ናቸውዘጋቢ በለጠ ታረቀኝ ከአዲስ አበባ
https://www.amharaweb.com/%e1%88%98%e1%8a%95%e1%8c%8d%e1%88%a5%e1%89%b5-%e1%8a%a0%e1%88%ab%e1%89%b5-%e1%8b%a8%e1%88%98%e1%8d%8d%e1%89%b5%e1%88%94-%e1%8a%a0%e1%88%9b%e1%88%ab%e1%8c%ad-%e1%88%90%e1%88%b3%e1%89%a6%e1%89%bd/
152
22,978
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የኤምባሲዎችን ካርታ ለማምከን ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ጋር ተነጋገረ
ፖለቲካ
15 April 2018
Unknown
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ለተለያዩ ግንባታዎች መሬት ከሊዝ ነፃ ወስደው ሳያለሙ ለአመታት አጥረው ያስቀመጡ 18 ኤምባሲዎችና አለም አቀፍ ተቋማት ይዞታ ላይ በሚወሰደው እርምጃ ላይ ባለፈው ሳምንት ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ጋር ተነጋገረ የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት በጠራው ስብሰባ ላይ የተገኙት የከተማው የመሬት ልማትና ማኔጅመንት ቢሮ ሀላፊዎች ኤምባሲዎችና አለም አቀፍ ተቋማት የወሰዱትን መሬት ባለማልማታቸው የሚወሰደውን እርምጃ በቅርቡ ይፋ እንደሚደረግ ገልፀዋልነገር ግን በመሬት ጉዳዮች ላይ ያሉትን የመልካም አስተዳደር ችግሮች ለመፍታት በጥቅምት 2010 አም ለከተማው ምክር ቤት በቀረበው ሪፖርት ላይ ግንባታ ካላካሄዱ ኤምባሲዎችና አለም አቀፍ ተቋማት ጋር በመነጋገር የጊዜ ገደብ ማስቀመጥ በተቀመጠው የጊዜ ገደብ ማልማት የማይችሉ ከሆነ ደግሞ መሬቱን ለመንግስት እንዲያስረክቡና ለልማት ዝግጁ ሲሆኑ ደግሞ ሌላ ተለዋጭ ቦታ እንዲሰጣቸው የመፍትሄ ሀሳብ ቀርቦ ነበርይህ የመፍትሄ ሀሳብ ከቀረበ ከሶስት ወራት በኋላ የከተማ አስተዳደሩ ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ጋር በጉዳዩ ላይ ተነጋግሯል የከተማው የመሬት ልማትና ማኔጅመንት ቢሮ ለኤምባሲዎች ለአለም አቀፍ ተቋማት ለመንግስትና ለግል ኩባንያዎች እንዲሁም መንግስታዊ ላልሆኑ ድርጅቶች በአጠቃላይ የሰጠው የመጨረሻ ማስጠንቀቂያ ሀዳር 30 ቀን 2010 አም አብቅቷልለረዥም አመታት ያለምንም ግንባታ ከቆዩ ቦታዎች መካከል ለሳኡዲ አረቢያ ኤምባሲ የተሰጠው ቦታ ተጠቃሽ ነው ይህ ቦታ በአፍሪካ ጎዳና ቦሌ መንገድ በፍሬንድሽፕና በአለም ህንፃ መካከል የሚገኝ ሲሆን በአጠቃላይ 8000 ካሬ ሜትር ስፋት አለው ሳኡዲ ኤምባሲ ይህን ቦታ በ1987 አም የተረከበ ቢሆንም ዋና መንገድ ላይ የሚገኝ በመሆኑ ለፀጥታ ምቹ አይደለም በሚል ምክንያት ለከተማ ለአስተዳደሩ መልሶ አስረክቦ ነበር አስተዳደሩም ለአትሌት ጌጤ ዋሚና ለአትሌት ስለሺ ስህን አከፋፍሎ ሰጥቶ ነበር ነገር ግን ኤምባሲው በድጋሚ መሬቱን በመጠየቁ አስተዳደሩ ከአትሌቶቹ ነጥቆ ለኤምባሲው መልሶ አስረክቧል ነገር ግን ለ23 አመታት ምንም አይነት ግንባታ ሳይካሄድ ቦታው ያለ ስራ ታጥሮ ይገኛል ከኤምባሲዎች በተጨማሪ አስተዳደሩ 11 ለሚሆኑ ለመንግስታዊ ተቋማት የሰጠውን ቦታ ሙሉ ለሙሉ ነጥቆ ወደ መሬት ባንክ ማስገባቱ ታውቋልአስተዳደሩ አሁንም ቢሆን የግል ኩባንያዎችን ይዞታም ከስር ከስር ካርታ እያመከነ ቢሆንም ለሚድሮክ ይዞታዎች ግን ጊዜ ሰጥቷል የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት የማዘጋጃ ቤታዊ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሚያዝያ 2 ቀን 2010 አም በጠራው ውይይት ላይ ታጥረው የተቀመጡ ይዞታዎች ጉዳይ ከፍተኛ ምሬት ያለበት ትችት የቀረበ ሲሆን የመሬት ልማትና ማኔጅመንት ቢሮ ሀላፊ አቶ ሀርጋሞ ሀማሞና የመሬት ባንክና ማስተላለፍ ቢሮ ሀላፊ አቶ ጀማል አልይ ምላሽ ሰጥተዋልአቶ ጀማል በሰጡት ምላሽ ሼክ መሀመድ አል አሙዲ አገር ውስጥ ባለመሆናቸው በመመርያው መሰረት እርምጃ ሊወሰድ አልቻለም ምክንያቱም ሼክ አል አሙዲ ከመንግስት ቀጥሎ በርካታ ኢንቨስትመንት ውስጥ የገቡና በርካታ የስራ እድል የፈጠሩ ልማታዊ ባለሀብት ናቸው ከዚህ በተጨማሪም አገሪቱ ችግር ውስጥ በገባችበት ወቅት ቀድመው የሚደርሱ ሰው ናቸው ስለዚህ በዚህ ወቅት የእሳቸውን ይዞታ መንካት አያስፈልግም አስተዳደሩ እርምጃው እንዲዘገይ ወስኗል በማለት አቶ ጀማል ለቋሚ ኮሚቴው አባላት ጥያቄዎች ምላሽ ሰጥተዋልየማዘጋጃ ቤታዊ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ምክትል ሰባቢ አቶ ጳውሎስ ደጉ ለሪፖርተር እንደገለፁት መሬት የህዝብ ሀብት በመሆኑ ያለስራ ታጥሮ መቀመጥ የለበትም ከዚህ አንፃር በተቻለ መጠን ታጥረው የተቀመጡ ቦታዎች ስራ ላይ ውለው በአሁኑ ወቅት ማልማት ያልቻሉ ባለይዞታዎች ማልማት በሚችሉበት ወቅት ተለዋጭ ቦታ እንዲሰጣቸው ሀሳብ አቅርበናል ሲሉ አቶ ጳውሎስ አስረድተዋል
https://www.ethiopianreporter.com/article/9851
427
33,709
የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ 1ኛ ዙር የክለቦች ዳሰሳ – ኢትዮ ኤሌክትሪክ
ስፖርት
February 14, 2017
Unknown
የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የመጀመርያ ዙር ከተጠናቀቀ ቀናትን አስቆጥሯል ሶከር ኢትዮጵያም የክለቦቹን ግማሽ የውድድር ዘመን ዳሰሳ በተከታታይ እያቀረበች ትገኛለች በዚህ ፅሁፍ አንደኛውን ዙር 11ኛ ደረጃ ይዞ ያጠናቀቀው ኢትዮ ኤሌክትሪክን እንዲህ ባለ መልኩ ዳሰውታልየመጀመሪያ ዙር ኢትዮ ኤሌክትሪክ ጉዞከሊጉ መጀመር በፊት የአዲስ አበባ ዋንጫ ውድድርን አሸንፎ የነበረው የሁለት ጊዜ የሊጉ ዋንጫ ባለቤት ዘንድሮ ለዋንጫው ከሚፎካከሩ ቡድኖች አንዱ ይሆናል የሚል ግምት ተሰጥቶት ነበር ነገር ግን የኢትዮ ኤሌክትሪክ የመጀመሪያ ዙር ጉዞ በአቻ ውጤቶች የተሞላ ነበር ቡድኑም አብዛኛውን ጊዜ በወራጅ ቀጠና ውስጥ ነበር ያሳለፈው አመቱ ሲጀመር ወደ ጅማ በማቅናት ከጅማ አባ ቡና ጋር ያለግብ አቻ በመለያየት ውድድር አመቱን የጀመረው ኢትዮ ኤሌክትሪክ በሳምንቱ ወደ ድሬዷ አቅንቶ 21 ውጤት ተሸንፎ ነበር ቀጥሎ የተደረጉትን ሶስት ጨዋታዎችም አዲስ አበባ ላይ በማድረግ ሁሉንም ጨዋታዎች በ 11 ውጤት ነበር የጨረሰው በመቀጠልም በስድስት እና ሰባተኛው ሳምንትም ሁለት ተከታታይ ሽንፈት የደረሰበት ኢትዮ ኤሌክትሪክ 11ኛው ሳምንት ላይ ወላይታ ድቻን በአዲስ አበባ ስታድየም አሸንፎ የውድድር ዘመኑን የመጀመሪያ ድል ከማስመዝገቡ በፊትም በነበሩት ሶስት ጨዋታዎች ማሳካት የቻላቸው ሶስት ነጥቦች ከሶስት የአቻ ውጤቶች የመጡ ነበሩ ከወላይታ ድቻው ድል በኋላም በመጨረሻዎቹ አራት ጨዋታዎች ሁለቱን አቻ በመውጣት እና በአንዱ በመሸነፍ በመጨረሻው ሳምንት ሀዋሳ ከተማን አስተናግዶ ድል በማድረግ 15 ነጥቦችን ሰብስቦ ከወርጅ ቀጠናው በጥቂቱ በመራቅ ነበር የአመቱን የውድድር አጋማሽ ያጠናቀቀውየቡድኑ ውጤት ከአምናው ተመሳሳይ ጊዜ ጋር ሲነፃፀርኢትዮ ኤሌክትሪክ አምናም እንደዘንድሮው ከወራጅ ቀጠናው በሁለት ደረጃዎች ከፍ ብሎ ነበር የመጀመሪያውን ዙር ያጠናቀቀው ሆኖም ግን አምና ከ 13ቱ ጨዋታዎች 4ቱን ማሸነፍ ችሎ ነበር በዚህ ረገድ የቡድኑ የማሸነፍ ንፃሬ ከ 30 ወደ 13 ወርዷል በሌላ በኩል ኢትዮ ኤሌክትሪክ አምና በተመሳሳይ የውድድር ጊዜ የገባበት የጎል መጠን ከዘንድሮው ጋር እኩል ነው ዘንድሮ ያደረጋቸው ጨዋታዎች ከአምናው በብዛት በሁለት ከፍ ስለሚሉም ቡድኑ ከአምናው በአማካይ ዝቅ ያለ የጎል መጠን አስተናግዷል ያም ቢሆን ያገባቸው ግቦች መጠን 11 ብቻ መሆናቸውን ደግሞ ስንመለከት ከአምናው በአንድ ጎል ዝቅ ብሎ እናገኘዋለን ይህም ቡድኑ በአማካይ በጨዋታ የሚያስቆጥረውን የግብ መጠን ከ092 ወደ 073 ቀንሶታል ከሰበሰባቸው ነጥቦች አንፃር ስንመለከት ደግሞ ቡድኑ በአማካይ በአንድ ጨዋታ የሚሰበስበው ነጥብ ከ 12 ወደ 1 ዝቅ ብሏል የመጀመሪያው ዙር የቡድኑ አቀራረብየብርሀኑ ባዩ ኢትዮ ኤሌክትሪክ በአመኙ የ 442ን እና የ 433 ን የተጨዋቾች አደራደርን እየያፈራረቀ ተጠቅሟል በተለይ በመጀመሪያዎቹ ጨዋታዎች ላይ 433ን በተደጋጋሚ ሲጠቀም ቆይቶ የፊት አጥቂው ሙሏለም ጥላሁንን ጉዳት ተከትሎ ነበር ወደ 442 ቅርፅ የመጣው በዚህ መሰረትም ከፊት በፍፁም ገማርያም እና ኢብራሂም ፉፋኖ እየተመራ ከመጀመሪያው በተሻለ በቁጥር በርከት ያሉ ግቦችን ሲያስቆጥር ተመልክተነዋል ሀዋሳ ከተማን 20 በረታበት ጨዋታ ግን ቡድኑ እንደመጀመሪያው ሁሉ በሶስት አጥቂዎች ነበር የተጠቀመው ኢትዮ ኤሌክትሪክ በተከላካይ መስመሩ ላይ በጉዳት እና በቅጣት ምክንያት ብዙ የጥምረት ለውጦችን እያደረገም ነበር የመጀመሪያውን ግማሽ የውድድር አመት ያጠናቀቀው በተለይ በመሀል ተከላካይ ቦታ ላይ አማካዩን አዲስ ነጋሽን ከሌሎቹ የተከላካይ መስመር ተሰላፊዎች ጋር በተለያዩ ጨዋታዎች ሲያጣምር ታይቷል ኤሌክትሪክ ከተከላካይ መስመሩ ይልቅ በአማካይ ክፍል ላይ የተሻለ መረጋጋት ይታይበታል የአማካይ መስመሩ ሰፊ የመጫወቻ ቦታ ነፃነት በሚሰጠው ዳዊት እስጢፋኖስ ዙሪያ የተገነባ ሲሆን በአመዛኙ አንድ የተከላካይ አማካይን ከሁለት ወይም ከሶስት የአጥቂ አማካዮች ጋር በማዋሀድ የተሰራ ነው ጠንካራ ጎንበዚህ አመት ኢትዮ ኤሌክትሪክ ከሜዳው ውጪ በሚያደርጋቸው ጨዋታዎች ላይ የተሻለ ጥንካሬን አሳይቷል በዚህ መሰረት ካደረጋቸው 5 ጨዋታዎች በአንዱ ብቻ በመሸነፍ በሌሎቹ አቻ ወጥቶ አራት ነጥቦችን ማሳካት ችሏል ይህ ውጤት ከተሰበስበብው ነጥብ አንፃር ሲታይ ዝቅተኛ ቢመስልም ከቡድኑ ካለፉት አመታት ውጤት እና ከሜዳ ውጪ ከሚደረጉ ጨዋታዎች ጥንካሬ አንፃር ሲታይ እንደ አንድ በጎ ጎን እንዲወሰድ ግድ ይላል ሌላው የመሀል ሜዳው ጥንካሬ ነው ቡድኑ በብዛት ባደረጋቸው ጨዋታዎች ላይ የመሀል ሜዳውን የኳስ ቁጥጥር የበላይነት ሲይዝ ይታያል የመሀል ሜዳን የበላይነት መጎናፀፍ ሁልጊዜ ለድል ባይበቃም ስኬታማ የማጥቃት እቅድን ለመፍጠር ግን እንደ አንድ ትልቅ ግብአት የሚታይ ነው ኢትዮ ኤሌክትሪክ በሁለት አጥቂዎች ባደረጋቸው ጨዋታዎች ላይም ሁለቱ አጥቂዎች ያሳዩት ጥምረት ሌላኛው ጠንካራ ጎኑ ነው የኢብራሂም ፍፋኖ የአማካይ መስመሩን ከአጥቂው መስመር ጋር ለማገናኘት የሚጥርበት መንገድ ቡድኑ በሶስተኛው የሜዳ ክፍል ላይ ለሚኖረው የማጥቃት አጨዋወት የተሻለ እገዛን የሚሰጥ ነው ቡድኑ ካገባቸው ጎሎች 63 የሚሆኑትን ግቦች ያስቆጠረው የአጥቂው ፍፁም ገማርያም የአጨራረስ ብቃት እስካሁን ሰባት ጎል የሆኑ ኳሶችን ካቀበለው ዳዊት እስጢፋኖስ ጋር የፈጠረውም ጥምረት የኢትዮ ኤሌክትሪክ ዋነኛ ጥንካሬዎች መሀል አንዱ ነው አጠቃላይ ቡድኑ ያለው የተጨዋቾች ስብስብም ቢሆን ከጉዳት እና ቅጣት ነፃ መሆን ከቻለ ከሌሎቹ ክለቦች ጋር ሲነፃፀር ጠንካራ ሊባል የሚችል ነው ደካማ ጎንኢትዮ ኤሌክትሪክ ውጤት የማስጠበቅ ከፍተኛ ችግር የታየበት ቡድን ነው ቀድሞ ግብ ባስቆጠረባቸው ጨዋታዎች ላይ ግብ እያስተናገደ የተሸነፈባቸው እንዲሁም ነጥብ የጠላባቸው አጋጣሚዎች ይበረክታሉ የዚህ ችግር ዋናኛ ምክንያት የክለቡ ያለፉት አመታት የወራጅ ቀጠና ታሪክን ተከትሎ የመጣው የተሸናፊነት ስነልቦና እንደሆነ በአሰልጣኙ እና በየጨዋቾች ዘንድ ሲገለፅ ይሰማል በአንደኛው ዙርም ይህ ድክመት ኢትዮ ኤሌክትሪክን በርካታ ነጥቦች ሲያሳጣው ታይቷል ምንም እንኳን ቡድኑ በመከላከሉ በኩል ያን ያህል ስኬታማ ነው ሊባል ባይችልም የመስመር ተከላካዮች የማጥቃት ተሳትፎ ግን የተዳከመ ሆኖ ታይቷል ይህ የቡድኑ ችግር ምን አልባትም የአማካይ መስመሩ እና የመስመር አጥቂዎች የመከላከል ሀላፊነት ዝቀተኛ ከመሆኑ ጋር የተያያዘም ሊሆን ይችላል በተለያየ ጊዜ የሚታየው የተጨዋቾች የተናጠል ብቃት መዋዠቅም ቡድኑ የተጋጣሚን ደካማ ጎን በመጠቀም ላይ ያተኮረ በመስመር ተከላካዮች በመስመር አጥቂዎች እና በመሀል አማካዮች የተናበበ እንቅስቃሴ ለማድረግ እንዳይችል አድርጎታል ይህ ያልተናበበ አጨዋወትም ቡድኑ የሚኖረው የኳስ ቁጥጥር ብልጫ ወደሶስተኛው የሜዳ ክፍል ድረስ ዘልቆ የሚገባ እንዳይሆን እና የመጨረሻ የግብ እድሎችን ለመፍጠር እንዳያግዝ አድርጎታል የፊት መስመሩም ቢሆን በየጨዋታው ብዙ የሚባሉ እድሎችን ያገኛል ባይባልም የሚገኙትንም የግብ እድሎች ወደግብ በመቀየሩ በኩል ብዙ መሻሻል ይጠበቅበታልበሁለተኛው ዙር ምን ይጠበቃልኢትዮ ኤሌክትሪክ አብዱል ፈታ ሰይዱ የተባለ ጋናዊ የመሀል ተከላካይ አስፈርሟል ቡድኑ በመሀል ተከላካይ ቦታ ላይ ካለበት ችግር አንፃር ግዢው በቀሩት ጨዋታዎች ላይ ተመሳሳይ የመሀል ተከላካይ ጥምረት እንዲኖረው የሚረዳው ሊሆን ይችላል ክለቡ ካለው የተጨዋቾች ስብስብ አንፃር በተለይ በስነልቦናው በኩል ያለበትን ችግር ከቀረፈ እና አዲሱ ፈራሚም እንደሚታሰበው ለኋላ ክፍሉ ጥንካሬን ከጨመረለት በሁለተኛው ዙር በሰንጠረዡ ወደላይ ከፍ የማለት እድልን ለማግኘት ሚከብደው አይሆንም የአማካይ ክፍሉ የማጥቃት እና የመከላከል ተመጣጣኝ እንቅስቃሴ እና የፊት አጥቂዎቹ የአጨራረስ ብቃት መሻሻል ማሳየት የሚችል ከሆነም ኢትዮ ኤሌክትሪክ ባለፉት አመታት ካስመዘገባቸው ውጤቶች የተሻለ ውጤት የማስመዝገብ ከፍተኛ ተስፋ አለው ኤሌክትሪክ በሁለተኛው ዙር አመዛኙን ጨዋታ በአአ ስታድየም የሚያደርግ መሆኑ በርካታ ነጥብ እንዲሰበስብ ሊረዳው ይችላልየቡድኑ የመጀመሪያ ዙር ኮከብ ተጨዋች ዳዊት እስጢፋኖስተጨዋቹ በሀገራችን ከሚገኙ ጥቂት የላቀ የቴክኒክ ብቃት ካላቸው አማካዮች መካከል አንዱ እና ዋነኛው ነው በዘንድሮው የኢትዮ ኤሌክትሪክ የመጀመሪያ ዙር ጉዞም ለቡድኑ የመሀል ክፍል ዋነኛ የፈጠራ ምንጭ ሆኖ አገልግሏል በ13 ጨዋታዎች ላይ ተሰልፎ በርካታ ለጎል የሚሆኑ ኳሶችን ለአጥቂዎቹ ማድረስ ችሎ ሰባቱ ወደግብነት ተቀይረዋል በተለይም ከፊት አጥቂው ፍፁም ገማሪያም ጋር ያለው ጥምረት ለቡድኑ የሁለተኛ ዙር ጉዞ ስኬታማነት ተስፋን የሚያጭር ነውተስፋ የሚጣልበት ተጫዋች አቤል አክሊሉ ኤሌክትሪክ በርካታ ተጫዋቾችናን ከታዳጊ እና ተስፋ ቡድኑ ቢያሳድግም በተሻለ ሁኔታ ወደ ሜዳ መግባት የቻለው አቤል አክሊሉ ብቻ ነው አቤል የሚሰጠው የጨዋታ ጊዜ በቂ ባይሆንም በሁለተኛው ዙር እድል ካገኘ አቅሙን ማሳየት ይችላል
https://soccerethiopia.net/football/25458
979
18,184
የትራንስፖርት ሚኒስቴር እና ባለድርሻ አካላት የምክር ቤት ምስረታ እየተካሄደ ነው
ሀገር አቀፍ ዜና
Jan 21, 2020
178
አዲስ አበባ ጥር 12 2012 ኤፍ ቢ ሲ የትራንስፖርት ሚኒስቴር እና ባለድርሻ አካላት የምክር ቤት ምስረታ ስነ ስርአት  እየተካሄደ ነውበስነ ስርአቱ ላይ የኢፌዴሪ ትራንስፖርት ሚኒስትር  ወይዘሮ ዳግማዊት ሞገስን ጨምሮ የተለያዩ ባለድርሻ አካላት ተገኝተዋል ወይዘሮ ዳግማዊት  በስነ ስርአቱ ላይ ባደረጉት ንግግር  ህዝብ እጅ የሚገኘውን አቅም ወደ ስራ ለማዋል በተበተነ መንገድ ሳይሆን በተደራጀ መልኩ መጓዝ እንደሚያስፈልግ ገልፀዋልየሚደራጀው ምክር ቤት በዘርፉ የሚሰጠውን አገልግሎት ነፃ ቀልጣፋ እና  ውጤታማ ለማድረግ ያስችላል ነው ያሉት ሚኒስትሯከዚህ ባለፈም  የአገልግሎት ሰጪዎችን ተጠያቂነት በማስፈን የህዝቦችን  እርካታ በዘላቂነት ለማረጋገጥ ከፍተኛ ሚና እንደሚኖረው አንስተዋልበመድረኩ ላይ በቀረበው የመነሻ ሰነድ ዙሪያ በተደረገው ውይይት ለሚደራጀው ምክር ቤት ግብአት የሚሆን ሀሳብ መገኘቱን ከትራንስፖርት ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያመላክታልየሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን በ15 አመት ፍኖተ ካርታው ምክር ቤቱን  ከ2012 አም ጀምሮ በሁሉም ተቋማት ላይ ተግባራዊ ለማድረግ እየሰራ ይገኛል 
https://www.fanabc.com/%e1%8b%a8%e1%89%b5%e1%88%ab%e1%8a%95%e1%88%b5%e1%8d%96%e1%88%ad%e1%89%b5-%e1%88%9a%e1%8a%92%e1%88%b5%e1%89%b4%e1%88%ad-%e1%8a%a5%e1%8a%93-%e1%89%a3%e1%88%88%e1%8b%b5%e1%88%ad%e1%88%bb-%e1%8a%a0/
119
23,319
በእስር ላይ የሚገኙ ፖለቲከኞች እንደሚፈቱ ተገለጸ
ፖለቲካ
3 January 2018
Unknown
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በመግለጫው እንዳስታወቁት በአቃቤ ህግ ጉዳያቸው ተይዞ በእስር ላይ የሚገኙና የተፈረደባቸው ፖለቲከኞችም ሆኑ የተለያዩ ግለሰቦች ይፈታሉ ይህም የሚደረገው የተሻለ አገራዊ መግባባት ለመፍጠርና የዴሞክራሲ ምሀዳሩን ለማስፋት በማሰብ መሆኑን ገልፀው ታሳሪዎቹ ክሳቸው ተቋርጦ ወይም በይቅርታ እንደሚለቀቁ አረጋግጠዋልማእከላዊ የሚባለው የምርመራ ተቋም በደርግ ዘመን በእስር ቤትነት እስረኞችን ለማሰቃየት ይውል እንደነበር አስታውሰው አሁን ግን ተዘግቶ ወደ ሙዚየምነት ይቀየራል ብለዋልስለሚፈቱ ፖለቲከኞችና ግለሰቦች ማንነት በዝርዝር ለጊዜው ባይገለፅም የፖለቲካ ፓርቲ መሪዎች ጋዜጠኞችና የመሳሰሉት በእስር ላይ እንደሚገኙ ይታወቃል የአራቱ የኢህአዴግ ብሄራዊ ድርጅቶች ሊቃነ መናብርት ዝርዝር መግለጫ ምሽት ላይ ይቀርባል ተብሎ ይጠበቃል
https://www.ethiopianreporter.com/article/6185
83
38,879
በማዕከላዊ አፍሪካ አዲስ ታጣቂ ቡድን ተፈጠረ
ዓለም አቀፍ ዜና
December 27, 2016
Unknown
የቡዱኑ መጠርያ ዘ ስሪ አር የሚል ነውReturn Reclamation and Rehabilitation ከሚሉት ቃላት የተወሰደ ነውቃላቱ ሲተረጎሙ መመለስ ማስመለስና መልሶ መቋቋም የሚሉ ናቸውሁዩማን ራይትስ ዋች የተባለው የሰብአዊ መብት ድርጅት ቡድኑ የሀገሪቱ ሰሜን ምእራብን በማመስ በብዙ ሺህ የሚቆጠሩ ሰዎች ከየመኖርያቸው እንዲፈናቀሉ አድርጓል ማለቱን የአሜሪካ ድምፅ ሬድዮ ዘጋቢ ጆ ዲካፑአ ባዘገጀው ዘገባ ጠቅሷልለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ
https://amharic.voanews.com//a/africa-topics-12-26-2016/3651661.html
53
17,358
በኢትዮጵያ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 16 ደረሰ
ሀገር አቀፍ ዜና
Mar 27, 2020
3,392
አዲስ አበባ መጋቢት 18 2012 ኤፍ ቢ ሲ በኢትዮጵያ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 16 መድረሱን የኢትዮጵያ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት አስታወቀኢንስቲትዩቱ ኮቪድ19ን በተመለከተ በዛሬ እለት መግለጫ ሰጥቷልመጋቢት 32012 አም የመጀመሪያው በኮሮና ቫይረስ የተያዘ ሰው በሀገራችን ከተገኘ ወዲህ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ አራት 4 ተጨማሪ ሰዎች በመገኘታቸው በአጠቃላይ በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ቁጥር አስራ ስድስት 16 ደርሷል የታማሚዎች ዝርዝር ሁኔታታማሚ 1 የ72 አመት ሞሪሸሳዊ ሲሆኑ መጋቢት 5 ቀን 2012 አም ከኮንጎ ብራዛቪል የተመለሱ ናቸው መጋቢት 132012 አም ወደ ጤና ተቋም የሄዱ ሲሆን ተቋሙም ለኢትዮጵያ የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ሪፖርት በማደረጉ በተደረገላቸው የላብራቶሪ ምርመራ በቫይረሱ መያዛቸው ተረጋግጧል ታማሚውም በለይቶ ማከሚያ ውስጥ የህክምና ክትትል እየተደረገላቸው ይገኛል ከዚሁ ጋር በተያያዘ ከታማሚው ጋር ግንኙነት የነበራቸው 6 ሰዎች በክትትል ላይ የሚገኙ ሲሆን ከነሱ ጋር ግንኙነት የነበራቸው ሌሎች ሰዎችን የማጣራት ሂደት እየተከናወነ ይገኛልታማሚ 2 የ61 አመት የአዳማ ከተማ ነዋሪ የሆኑ ኢትዮጵያዊ ናቸው ከታማሚው በተገኘው መረጃ መሰረት ግለሰቡ የውጭ የጉዞ ታሪክ ባይኖራቸውም በስራ ባህሪያቸው ምክንያት ከአንድ የውጭ ሀገር ዜጋ ጋር ግንኙነት ነበራቸዉ ግለሰቡ መጋቢት 9 ቀን 2012 አም የህመም ስሜት ሲሰማቸው ራሳቻውን አግልለው እንደቆዩና መጋቢት 162012 አም ወደ ጤና ተቋም የሄዱ ሲሆን ተቋሙም ሪፖርት ባደረገው መሰረት በላብራቶሪ ምርመራ በቫይረሱ መያዛቸው ተረጋግጧል በአሁኑ ወቅት ታማሚው በለይቶ ማከሚያ ውስጥ የህክምና ክትትል እየተደረገላቸው ይገኛል ከዚሁ ጋር በተያያዘ ከታማሚው ጋር ግንኙነት የነበራቸው 24 ሰዎች በክትትል ላይ የሚገኙ ሲሆን ከነሱ ጋር ግንኙነት የነበራቸው ሌሎች ሰዎችን የማጣራት ሂደት እየተከናወነ ይገኛልታማሚ 3 የ28 አመት ኢትዮጵያዊት ስትሆን የመጨረሻ ጉዞዋም መጋቢት 12 2012 አም እስራኤል ሀገር ደርሳ የተመለሰች ናት ግለሰቧም በቀን 16 2012 አም በኢትዮጵያ የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት በተደረገላት የላብራቶሪ ምርመራ በቫይረሱ መያዟ ተረጋግጧል በአሁኑ ወቅት ታማሚዋ በለይቶ ማከሚያ ውስጥ የህክምና ክትትል እየተደረገላት ይገኛል ከታማሚዋ ጋር ግንኙነት የነበራቸው 7 ሰዎች በክትትል ላይ የሚገኙ ሲሆን ከነሱ ጋር ግንኙነት የነበራቸው ሌሎች ሰዎችን ማጣራት ሂደት እየተከናወነ ይገኛልታማሚ 4 የ24 አመት ኢትዮጵያዊት ስትሆን የውጭ ሀገር የጉዞ ታሪክ የሌላት ቢሆንም የበሽታው ምልክት ከታየባቸው ሰዎች ጋር የነበራት ግንኙነት እየተጣራ መሆኑ እና ግለሰቧም በቀን 17 2012 አም በኢትዮጵያ የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት በተደረገላት የላብራቶሪ ምርመራ በቫይረሱ መያዟ ተረጋግጧል በአሁኑ ወቅት ታማሚዋ በለይቶ ማከሚያ ውስጥ የህክምና ክትትል እየተደረገላት ይገኛልበአጠቃላይ በኢትዮጵያ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት አማካኝነት እስከ አሁን 718 የላራቶሪ ምርመራ የተደረገ ሲሆን 33 በ24 ሰአት መጋቢት 17 ጥዋት 100 ሰአት እስከ መጋቢት 18 ጥዋት 100 ሰአት ውስጥ የተከናወነ ነውለተጨማሪ መረጃ በነፃ የስልክ መስመር 8335 ወይም በ952 ወይም በመደበኛ የስልክ ቁጥር 0118276796 ወይም በኢሜል አድራሻችን ephieocgmailcom በመጠቀም ማግኘት ይቻላልትኩስ መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የቴሌግራም ገፃችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ httpstmefanatelevision
https://www.fanabc.com/%e1%89%a0%e1%8a%a2%e1%89%b5%e1%8b%ae%e1%8c%b5%e1%8b%ab-%e1%89%a0%e1%8a%ae%e1%88%ae%e1%8a%93-%e1%89%ab%e1%8b%ad%e1%88%a8%e1%88%b5-%e1%8b%a8%e1%89%b0%e1%8b%ab%e1%8b%99-%e1%88%b0%e1%8b%8e%e1%89%bd/
379
34,016
ሪፖርት | ደደቢት በአስራት ኃይሌ እየተመራ ወደ አሸናፊነት ተመልሷል
ስፖርት
December 3, 2016
Unknown
ጥቂት ተመልካች በተከታተለው የሁለቱ ክለቦች ጨዋታ እንግዶቹ በኳስ ቁጥጥር እንዲሁም በግብ ሙከራ የተሻሉ ሆነው ታይተዋል የጨዋታው የመጀመሪያ ሙከራ በ10ኛው ደቂቃ የሀዋሳ ከተማው ፍሬው ሰለሞን በመልሶ ማጥቃት ያገኘውን ኳስ ወደ ግብ ሞክሮ የሰማያዊዎቹ ግብ ጠባቂ ክሌመንት አሻቴ በቀላሉ አድኖበታል በ24ኛው ደቂቃ አስራት መገርሳ እና ሽመክት ጉግሳ በጥሩ ቅብብል ወደ ግብ የላኩትን ኳስ ጌታነህ ከበደ በሜንሳ ሶሆሆ መረብ ላይ በማስቆጠር ደደቢትን መሪ አድርጓልከግቡ መቆጠር በሀላ ሀዋሳዎች አምስት ያክል የግብ ሙከራዎችን በተጋጣሚያቸው ላይ ማድረግ ችለዋል በ31ኛው ደቂቃ ዳንኤል ደርቤ ከቀኝ መስመር ወደ ግብ የሞከረውን ሙከራ ጋናዊው ግብ ጠባቂ ክሌመንት መልሶበታል ለደደቢት የሀላ መስመር ራስ ምታት የነበረው ፍሬው ከሶስት ደቂቃዎች በሀላ ያገኘውን ጥሩ አጋጣሚ ሳይጠቀምበት የደደቢት ተከላካዮች አውጥተውታልከእረፍት መልስ የሀዋሳ ከተማ የበላይነት የቀጠለ ሲሆን በ48ኛው እና 56ኛው ደቂቃ አሁንም ፍሬው ለግብ የቀረቡ ሁለት ሙከራዎችን አድርጓል ሀዋሳ ከተማ ምንም እንኳን የጨዋታ ብልጫ ቢኖረውም ወደ ግብ የሚያደርጉት ሙከራዎች ፍሬ ሳያፈራ የሁለተኛው አጋማሽም ተጠናቅቋልዳዊት ፍቃዱ ተጎድቶ ህክምና አድርጎ ሲገባ የሀዋሳው ግብ ጠባቂ ነፃ መስሎት ለቆመው መሳይ ጳውሎስ ሲያቀብለው ዳዊት ህክምናውን ጨርሶ ወደ ሜዳ በገባበት ቅፅበት ከውኋላው መጥቶ በመንጠቅ በጥሩ አቋቋም ላይ ለነበረው ጌታነህ አመቻችቶ የሰጠውን ኳስ ጌታነህ ወደ ጎልነት ቀይሮታልጌታነህ ከበደ የኮከብ ግብ አግቢነቱንም በአምስት ግቦች መምራት ጀምሯል ሀዋሳ ከተማዎች በ89ኛው ደቂቃ ፍሬው ሰለሞንን በጉዳት በማጣታቸው የባከኑ ደቂቃዎችን በአስር ተጫዋች ለመጨረስ ተገዷልየአሰልጣኞች አስተያየትየበለጠ ስራ እንደሚያስፈልገን በግልፅ ይታያል የደደቢት አሰልጣኝ አስራት ሀይሌጨዋታው የመጀመሪያዬ ነበር እርግጥ እኔ በቴክኒካል ዳይሬክተርነት ነበር ስሰራ የነበረው ቡድኑን ሙሉ ለሙሉ የያዝኩት ማክሰኞ እለት ነው መጀመሪያ የነበረው ስራ ነው ትንሽ ነገሮች ነው ለማስተካከል የሞከርኩት እግርኳስ ውጤት ነው ውጤቱ ደግሞ ተገኝቷል የበለጠ ስራ እንደሚያስፈልገን በግልፅ ይታያል በሂደት እየተስተካከልን እሄዳለን ጨዋታው ከጠበቁት በላይ ነው ጥሩ የተጫወቱት ማለት እችላለው ለእኔ ጥሩ ውጤት ነውቡድኑ በተለይ የታክቲካል ዲሲፕሊን ላይ ትንሽ ችግር ያለ ይመስለኛል መሀል እና ፊት ላይ ያለው ውህደት ለእኔ ብዙም አላሳመነኝም እዚህ ላይ ስራ እንደሚያስፈልግ ነው ከሀላም ትንሽ የሚሰሩ ነገሮች ላይ በሂደት እያስተካከልን እንሄዳለን ከሞላ ጎደል ጥሩ ነው ሙሉ ነው የምትልብት ሂደት ላይ አይደለም ገና ብዙ ስራ ይቀረናልመከላከል ላይ መጠነኛ መዘናጋቶች ነበሩብን የሀዋሳ ከተማ አሰልጣኝ ውብቱ አባተእንቅስቃሴው ሙሉ 90 ደቂቃ መልካም ነበር ማለት ይቻላል ከጨዋታው ውስጥ ግቦቹን ብታወጣቸው የበለጠውን ድርሻ ተቆጣጥረን መጫወት ችለናል ያው ዞሮዞሮ በእግርኳስ ግብ ያገባ ነው የሚያሸንፈው ያገኟቸውን ኳሶች እነሱ መጠቀም ችለዋል በዚህ ምክንያት ውጤቱን ይዘን መውጣት አልቻልንም ልዩነቱ የነበረው እዛጋ ነው ብዬ ነው ማስበውበእግርኳስ ካለልህ ያገኘሀውን አንድ ኳስ ትጠቀማለህ አጋጣሚ ካልፈቀደልህ ደግሞ ብዙ ኳሶችን ታመክናለህ ከእረፍት በፊት ስድስት ወይም ሰባት የማእዘን ምቶችን አግኝተናል ይህ ማጥቃታችንን ነበር የሚያሳየው በተቃራኒው እኛ ላይ አንድ ኳስ ብቻ ነበር የተሞከረው ሙከራዎቹን ብቻ ካየህ እኛ ላይ የሞከሩት ከሁለት ኳስ በላይ አይሆንም ያገኙትን በመጠቀም እነሱ የተሻሉ ነበሩ እዛ ላይ መስራት እንዳለብን ይሰማኛል መከላከል ላይ መጠነኛ መዘናጋቶች ነበሩብን ጨዋታውን ከመቆጣጠራችን አንፃር የተፈጠረ ነው የሚመስለኝ
https://soccerethiopia.net/football/18842
411
23,653
ሰማያዊ ፓርቲ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደርን እከሳለሁ አለ
ፖለቲካ
7 October 2017
Unknown
መስከረም 28 ቀን 2010 አም ከምኒልክ አደባባይ ተነስቶ ፍፃሜውን መስቀል አደባባይ የሚያደርግ የተቋውሞ ሰልፍ ለማድረግ አቅዶ የነበረው ሰማያዊ ፓርቲ እቅዱ እንዳይሳካ አድርጓል ያለውን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የሰላማዊ ሰልፍና ህዝባዊ ስብሰባ ክፍል ላይ ክስ ሊመሰረት እንደሆነ አስታወቀየፓርቲው ምክትል ሊቀመንበር አቶ ጌታነህ ባልቻ ለሪፖርተር እንደገለፁት ክስ ከመመስረት ባለፈም ለጠቅላይ ሚኒስትሩ ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ለፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤና ለአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ በጉዳዩ ጣልቃ እንዲገቡና መመርያ እንዲሰጡ የሚጠይቅ ደብዳቤ አስገብቷልፓርቲው ይህን የገለፀው ከመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት መኢአድ ጋራ በጋራ በመኢአድ ፅህፈት ቤት ሀሙስ መስከረም 25 ቀን 2010 አም በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ወቅት ነውፓርቲው ከዚህ ቀደም መስከረም 14 ቀን 2010 አም በአዲስ አበባ ሰላማዊ ሰልፍ ለማድረግ አቅዶ የእውቅና ደብዳቤ አስገብቶ እንደነበር ያስታወሱት የፓርቲው ምክትል ሊቀመንበር ነገር ግን የመስቀልና የኢሬቻ በአል የሚከበሩበት ወቅት እንደሆነ ከአስተዳደሩ ተገልፆላቸው ሰልፉን ማስተላለፋቸውን ገልፀዋልሆኖም ከበአላቱ ማለፍ በኋላ ተገቢውን ምላሽ አለማግኘታቸውን ገልፀዋል በተለይ መስከረም 19 ቀን 2010 አም የከተማ አስተዳደሩ ፅህፈት ቤት ተገኝተን በአካል ያነጋገርናቸው ሀላፊ የኢሬቻው በአል ሰላም ይለፍ እንጂ ሰኞ መስከረም 22 ቀን 2010 አም ማለዳ የእውቅና ቅፁን ትሞላላችሁ ብለው ከሸኙን በኋላ በቀጠሮው እለት ልናገኛቸው አልቻልንም በማለት አብራርተዋልየሰላማዊ ትግል በሮች በተዘጉ ቁጥር የአመፅና የሁከት በሮች መከፈታቸው ግድ እንደሚል ባለፉት ሁለት አመታት በአገራችን ምድር ላይ የተከሰቱት ህዝባዊ እምቢተኝነቶች ጉልህ ምስክሮች ናቸው በማለት ፓርቲው ለማከናወን የሚያቅዳቸው ሰላማዊ የተቃውሞ ሰልፎች እነዚህን ጥያቄዎች ለማንሳትና በሰላማዊ መንገድ ተቃውሞውን ለመግለፅ ያለመ እንደነበር ጠቁመዋል በመሆኑም ፓርቲው በአገሪቱ የተፈጠሩ ፖለቲካዊ አለመግባባቶችን በኦሮሚያና በሶማሌ ክልሎች መካከል የተፈጠረውን አለመግባባትና የመሳሰሉ ጥያቄዎች በማንሳት ከአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪዎች ጋር ተቃውሞውን ለመግለፅ ቢያቅድም የፖለቲካ ምሀዳሩ በመጥበቡ ምክንያት ሰላማዊ የተቃውሞ መንገዶችን ሁሉ እንደተዘጉበት ገልፀዋልምንን እንኳን ያቀድነውን ሰላማዊ የተቃውሞ ሰልፍ በፈለግነው ቀን ለማከናወን ባንችልም ትግላችን ግን የሚቋረጥ አይሆንም ስለሆነም በመጪዎቹ ሳምንታት ሰልፉን ማከናወናችን የማይቀር ነው ሲሉ አቶ ጌታነህ አስረድተዋልየአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከ1997 አም በኋላ የሚቀርቡለትን የፖለቲካ ስብሰባዎችና ተቃውሞ ሰልፎች እወቅልን ጥያቄ በአዎንታዊ መንገድ የተመለከተባቸው አጋጣሚዎች እጅግ በጣት የሚቆጠሩ ናቸው ይህም የእውቅና አሰራር ወደ ፈቃድ እንደተሸጋገረ ሽግግሩም ህጋዊ ስነ ስርአቱን ሳይከተል እንደተካሄደ በመጥቀስ በርካቶች ይተቹታል
https://www.ethiopianreporter.com/article/1781
306
25,343
መድረክ ሠልፍ የማድረግ መብቱ እንዲከበር ጠየቀ
ፖለቲካ
21 February 2016
Unknown
በአምባገነኖች አፈና በደሀንነትና በስለላ መዋቅር ጥንካሬ ተደግፎ የሚቆም ስርአት ሰውን ወደ አመፅና አገርንም ወደ አለመረጋጋት ይመራል ሲል የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ አንድነት መድረክ መድረክ አስታወቀ ሰላማዊ ሰልፍ የማድረግ መብቱም እንዲከበር ጥያቄ አቀረበመድረክ ይህን ያስታወቀው አርብ የካቲት 11 ቀን 2008 አም ከቀትር በኋላ ስድስት ኪሎ አካባቢ በሚገኘው ዋና ፅህፈት ቤቱ ኢህአዴግ የተቃዋሚ ፖለቲካ ድርጅቶችን ህገ መንግስታዊ መብቶች በህገወጥነት በመጣስ እየፈፀመ ያለውን ወንጀል በአስቸኳይ ያቁም በሚል መሪ ቃል ለአገር ውስጥና ለውጭ ጋዜጠኞች መግለጫ በሰጠበት ወቅት ነውአንድ አምባገነን ስርአት ጋዜጠኞችንና ተቃዋሚ ፓርቲዎችን እያሰረ እያዳከመና እየጨፈለቀ በሄደ ቁጥር ዜጐች በውስጣቸው የሚቀጣጠለው ስሜት ይበልጥ እየጠነከረና እየጐለበተ ጥያቄያቸውም እያደገ ስለሚመጣ ፍላጐታቸውን በአመፅ ከማራመድ ወደኋላ አይሉም በማለት መድረክ በመግለጫው አትቷልየመድረክ ፕሬዚዳንት ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ መንግስት ባለፉት ሁለት ወራት ብቻ በመድረክ የሰላማዊ ትግል እንቅስቃሴዎች ላይ ከፍተኛ እገዳ በመጣል ተቃዋሚ ፓርቲዎች ምንም አይነት እንቅስቃሴ ማድረግ እንዳይችሉ አድርጓል በማለት ኮንነዋልበዚህም መሰረት ታሀሳስ 17 ቀን 2008 አም መነሻውን አፍንጮ በር አካባቢ ከሚገኘው ዋና ፅሀፈት ቤቱ ተነስቶ በራስ መኮንን ድልድይ በመሀል ፒያሳና በቸርችል ጎዳና አድርጐ ድላችን ሀውልት ደርሶ የሚጠናቀቅ ሰላማዊ ሰልፍ እንደሚያደራጅ ለአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ቢያሳውቅም አስተዳደሩ እውቅና አልሰጥም በማለቱ ሰልፉ ሳይካሄድ ቀርቷል በማለት ፕሬዚዳንቱ አስረድተዋልበተጨማሪም ጥር 8 ቀን 2008 አም መነሻውን ግንፍሌ አካባቢ አድርጐ በቤልኤር ሆቴል በህንድ ኤምባሲ በመታጠፍ ወደ አዋሬ አደባባይ አድዋ ቁጥር 2 ሆቴል ፊት ለፊት በሚገኘው አደባባይ በሲግናል አድርጐ ድንበሯ ሆስፒታል በኩል የካ ወረዳ 8 ታቦት ማደሪያ ደርሶ የሚጠናቀቅ ሰላማዊ ሰልፍ ለማድረግ ቢያቅድም እንደገና በመከልከሉ ሰልፉ ሳይካሄድ ቀርቷል በማለት ጨምረው ገልፀዋልሰልፉን ለማከናወን አትችሉም የሚለው ምላሽ የተሰጣቸው ደግሞ በምታልፉበት ስፍራ ትምህርት ቤቶችና የመንግስት መስሪያ ቤቶች አሉ የሚል እንደነበር አስታውሰው እኔ እስከሚገባኝ ድረስ እሁድ እለት ትምህርት ቤቶችም ሆነ የመንግስት መስሪያ ቤቶች ዝግ እንደሆኑ ነው በማለት ምላሹ አጥጋቢ እንዳልሆነ አስረድተዋልሰልፉን በመተው በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ከህዝቡ ጋር ለመወያየት በመስቀል አደባባይ ጥር 3 ቀን 2008 አም ስብሰባ ለማካሄድ ቢታቀድም እንዲሁ ተከልክሏል በማለት ፕሮፌሰር በየነ አስረድተዋልየኢህአዴግ መንግስት በመድረክ ላይ የጣለውን የሰላማዊ ሰልፍና ህዝባዊ ስብሰባ የማደራጀት ኢ ህገ መንግስታዊ ማእቀብ በማንሳት ህገ መንግስታዊ መብታችንን እንዲያከብርና እንዲያስከብር አበክረን እንጠይቃለን በማለት የመድረክ መግለጫ ጥያቄ አቅርቧል
https://www.ethiopianreporter.com/article/11133
308
49,924
ኢትዮጵያን በተለያዩ ሀገራት የሚወክሉ ዲፕሎማቶች የተሰጣቸውን ሀላፊነት ለመፈፀም በትጋት መስራት ይኖርባቸዋል- ፕሬዝደንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ
ፖለቲካ
January 19, 2019
Unknown
ኢትዮጵያን በተለያዩ ሀገራት ወክለው የሚመደቡ ዲፕሎማቶች ሀገርን ወክሎ እንደመስራት ያለ ትልቅ ነገር እንደሌለ በመገንዘብ የተሰጣቸውን ሀላፊነት ለመፈፀም በትጋት መስራት እንዳለባቸው ክብርት ፕሬዝደንት ሳህለ ወርቅ ዘውዴ አሳሰቡለአንድ ሳምንት ሲካሄድ የነበረውን የኢትዮጵያዊያን አምባሳደሮችና ዲፕሎማቶች ስብስባ መጠናቀቁን በማስመልከት ትናንት ምሽት በብሄራዊ ቤተመንግስት የእራት ግብዣ ስነስርአት ተካሂዷልበልባችሁ ይዛችኋት የምትሄዷት ኢትዮጵያ ብዙ እንዲሰራላት የምትጠብቅ ሀገር ናት ኢትዮጵያ ለአለምም ሆነ ለቀጠናው ሰላም መረጋገጥ የሚጠበቅባትን በማድረግ ጉልህ ምሳሌ ናትይህንንም አስጠብቆ ለመቀጠል በበለጠ ትጋትና ጥንቃቄ መስራት ይኖርባችኋል ብለዋል ፕሬዘደንቷከዚህ በተጨማሪ በተለያዩ ሀገራት የሚኖረውን ዲያስፖራ በማቀናጀት ለኢትዮጵያ ልማት እና እድገት አስተዋፅኦ ማድረግ የሚችልበትን ሁኔታ ማመቻቸት ሁነኛ ስራቸው ሊሆን እንደሚገባ አሳስበዋልመረጃውን የፕሬዚዳንት ፅቤት አድርሶናል
https://waltainfo.com/am/30852/
94
14,615
የተፈጥሮ ፀጋን በርካሽ በመስጠት በውድ የሚገዛበት ሂደት የሚያበቃበት ዘመን ላይ መድረሳችን አይቀሬ ነው – ኢ/ር ታከለ ኡማ
ሀገር አቀፍ ዜና
Oct 30, 2020
616
አዲስ አበባ ጥቅምት 20 2013 ኤፍቢሲ የማእድን እና ነዳጅ ሚኒስትር ኢንጂነር ታከለ ኡማ በጉራጌ ዞን የሚገኘውን የሲልከን ማምረቻ ጎብኝተዋልማምረቻው ለሴራሚክ ለብርጭቆ ፋብሪካ ለመስታወት ስራዎች እና ለተለያዩ ቁሳቁሶች መስሪያነት የሚያገለግል መሆኑ ታውቋልሚኒስትሩ ጉብኝቱን አስመልክተው በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ባሰፈሩት ፅሁፍ ጥሬ እቃ እየላክን ያለቀ እቃ የምንረከብበት ጊዜ የሚያበቃበት ጊዜ ሩቅ አይሆንም ብለዋልባለን ጥሬ እቃ ተጠቅመን እሴት ጨምረን ለሀገር ውስጥ ገበያ በማቅረብ የውጪ ምንዛሬ ወጪያችንን አድነን ገቢ የምናገኝበት አቅምን ማሳደግ ላይ እናተኩራለን በማለትም ተናግረዋልበዚህም እየተከተልነው ያለው መንገድ ይኸው ነው ሲሉም አመላክተዋልየዚህ አይነት ተቋማት በተለያዩ አካባቢዎች የሚገኙ ቢሆንም ሚናቸው ግን ከዚህ ከፍ እንዲል መስራት ይኖርብናልም ነው ያሉት ኢንጂነር ታከለ
https://www.fanabc.com/%e1%8b%a8%e1%89%b0%e1%8d%88%e1%8c%a5%e1%88%ae-%e1%8d%80%e1%8c%8b%e1%8a%95-%e1%89%a0%e1%88%ad%e1%8a%ab%e1%88%bd-%e1%89%a0%e1%88%98%e1%88%b5%e1%8c%a0%e1%89%b5-%e1%89%a0%e1%8b%8d%e1%8b%b5-%e1%8b%a8/
95
7,214
የካናዳው ኩባንያ በአለም ረጅሙን ማማ ሊገነባ ነው
ዓለም አቀፍ ዜና
Monday, 24 August 2015 10:18
1938
20 ኪሎ ሜትር ቁመት ይኖረዋል የጠፈር አሳንሰር ይገጠምለታል ቶዝ ቴክኖሎጂ የተሰኘው የካናዳ የጠፈር ምርምር ቴክኖሎጂ ኩባንያ በአለማችን ትልቁ እንደሚሆን የተነገረለትንና 20 ኪሎ ሜትር ቁመት ያለውን ሰማይ ጠቀስ ማማ በመገንባት ረጅሙን የጠፈር አሳንሰር ሊዘረጋ መሆኑን ዘ ኢንዲፔንደንት ዘገበየጠፈር ተመራማሪዎችን ያለ መንኮራኩር በቀጥታ ወደ ጠፈር ማጓጓዝ የሚችለው  አሳንሰር ጠፈርተኞችን በመንኮራኩር ወደ ጠፈር ለመውሰድ ከሚያስፈልገው ነዳጅ 30 በመቶ ያህል ያነሰ ነዳጅ እንደሚጠቀምና ወጪ ቆጣቢ እንደሆነ ተገልጿልየጠፈር አሳንሰሩ ዲዛይነር የሆኑት ዶር ብሬንዳን ኩይኔ እንዳሉት ጠፈርተኞች በአሳንሰሩ ተሳፍረው ከመሬት በ20 ኪሎሜትሮች ርቆ ከሚገኘው የማማው አናት ላይ ከወጡ በኋላ በቀላሉ በጠፈር አውሮፕላኖች እየተሳፈሩ ወደ ጠፈር ጠልቀው የሚገቡበትና ስራቸውን የሚያከናውኑበት እድል ይፈጠርላቸዋልአሳንሰሩ የሚገጠምበት ሰማይ ጠቀስ ማማ በአሁኑ ወቅት የአለማችን ረጅሙ ህንፃ በመሆን ክብረ ወሰን ይዞ ከሚገኘውና 830 ሜትር ርዝማኔ ካለው የዱባዩ ቡርጂ ከሊፋ ህንፃ በ20 እጥፍ ያህል ቁመቱ እንደሚረዝም የጠቆመው ዘገባው ማማው  ከዚህ በተጨማሪም ለነፋስ ሀይል ማመንጫነት ለኮሙኑኬሽንና ለቱሪዝም አገልግሎት እንደሚውልም ገልጿልማማው ቁመተ ረጅም ከመሆኑ ጋር በተያያዘ በንፋስ የመገንደስ አደጋ ሊገጥመው አይችልም ወይ ለሚለው የብዙዎች አስተያየት ምላሽ የሰጡት የኩባንያው ዋና ስራ አስፈፃሚ ካሮሊን ሮበርትስ ስጋት አይግባችሁ መሰል አደጋዎችን መቋቋም እንዲችል አድርገን ነው ንድፉን የሰራነው ብለዋልየአሜሪካ የፈጠራ መብቶች ቢሮ የካናዳው ኩባንያ ላቀረበው ልዩ የሆነ የጠፈር ማማና አሳንሰር ፈጠራ እውቅና መስጠቱንና ፕሮጀክቱም ተቀባይነት ማግኘቱን ዘገባው አክሎ ጠቁሟል 
https://www.addisadmassnews.com/index.php?option=com_k2&view=item&id=16737:%E1%8B%A8%E1%8A%AB%E1%8A%93%E1%8B%B3%E1%8B%8D-%E1%8A%A9%E1%89%A3%E1%8A%95%E1%8B%AB-%E1%89%A0%E1%8A%A0%E1%88%88%E1%88%9D-%E1%88%A8%E1%8C%85%E1%88%99%E1%8A%95-%E1%88%9B%E1%88%9B-%E1%88%8A%E1%8C%88%E1%8A%90%E1%89%A3-%E1%8A%90%E1%8B%8D&Itemid=212
188
34,475
Ethiopia U20 vs. Ghana U20 – Live Commentary
ስፖርት
May 22, 2016
Unknown
Full Time Ethiopia takes a slander lead to the second leg903 Painstil almost restored parity with a beautiful strike903 Ames shot saved Baah90 Three added time left to play89 Substitution Ethiopia18 Habtamu Gezaghen In17 Dawit Mamo Out88 Goal Jonah OsabuteyGhana pulled one back through Osabutey Osabutey scores with a simple tap in85 Ghana has scored through Dauda Mohammed but it was ruled out Mohammed was on off side position when he received the ball81 Ghanaian are throwing everything to get a goal They have been lacking the attacking edge upfront78 Substitution Ethiopia5 Kidane Assefa In16 Zelalem Esayas Out75 Substitution Ghana9 Joseph Paintsil In8 Isaac Twum Out71 Fans cheered when they thought the home team received a penalty but the referee waves play on It wasnt a penalty65 Isaac Twum fires from range but it was dreadfully off target Sense of frustration mounting up in this Ghana side63 Substitution Ethiopia14 Abubeker Sani In10 Surafel Awel Out62 Ame came close to complete his hat trick after Ghana goalie Kwame Baahs howler61 The first yellow card of the game goes to Michel Otou53 Osabutey had a chance from a tight angle but he sent the ball wide of the far post49 Daniel Rahemeto with an ambitious effort from range It was off targetSecond Half Underway Second Half Substitution Ghana12 Moses Sarpong In11 Evans Mensah In7 Charles Boateng Out14 Emmanuel LomoteyHalf Time The hosts take a 20 lead over their Ghanaian counterpart thanks to Ame Mohammeds brace45 Boateng had a glorious chance to pull one back but he skied the ball from close range45 Two added minutes left45 Surafel heads from close range but Baah collects the ball easily43 Close Jonah Osabutey struck from a tight angle However his shot went over the crossbar38 Ame is down injured He is receiving treatment34 Konda almost pulled one back through a header His effort inches wide30 Ame came close to grab a hat trick but he was off side26 Desta Demu did great to deny Ghana from pulling one back23 Dauda Mohammed unleashed a strong volley that sails way over the crossbar21 Ghana are attacking in numbers but the hosts are still unbreakable at the back18 Enouch Adus cross was met by Charles Boateng who headed over the bar13 Dawit Mamo played a give and go with Ame but his final shot was off target10 Michel Otou sends a powerful shot It sails wide9 Goal AmeAme dispossessed Issaku Konda and fired past the goalie to double the lead4 Goal Ame MohammedEthiopia takes the lead after Ame found the back of the net with a rebound Surafel Awels effort was denied by Kwame Baah but Ame scores the firstKick off The hosts get this interval underway 1552 We are done with national anthems   1 TekleMariam Shanko7 Desta Demu 6 Tesfaye Shibiru 2 Haider Mustefa 3 Daniel Rahmeto16 Zelalem Esayas 13 Zerihun BirhanuC 11 Dawit Tefera 17 Dawit Mamo9 Ame Mohmmed 10 Surafel Awol  SUBS 12 Mintesinot Yegile 18 Habtamu Gezahegn 4 Temesgen Adamu 15 Michael Lema 8 Enyew Kassahun 5 Kidane Assefa 14 Abubeker Sani 1 Kwame Baah 17 Enoch Adu 3 Geofrey Acheampong 2 Daniel Amoah 15 Ishaku Konda13 Michel Otuo 8 Isaac Twum 14 Emmanuel Lomotey 18 Jona Osabutey7 Charles Boateng 10 Dauda MohamedcSubs 4 Mohamed Amando 5 Kingsley Fobi 6 Nicholas Opoku 9 Joseph Paintsil 11 Evans mensah 12 Moses sarpong 16 Benjamin Asiedu
https://soccerethiopia.net/football/11245
573
3,676
’’መደመር‘ የተሰኘው የጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዓቢይ አህመድ መጽሐፍ ቅዳሜ ይመረቃል
ሀገር አቀፍ ዜና
October 16, 2019
118
አዲስ አበባ በሶስት ቋንቋዎች በመደመር እሳቤ ላይ የተፃፈውና መደመር የተሰኘው የጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አቢይ አህመድ መፅሀፍ የፊታችን ቅዳሜ ጥቅምት  8 ቀን 2012 እንደሚመረቅ ተገለፀ የጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት የፕሬስ ሴክሬታሪያት ሀላፊ አቶ ንጉሱ ጥላሁን ትናንት የመፅሀፉን ምረቃ አስመልክተው በሰጡት መግለጫ እንዳስታወቁት የመደመር እሳቤን በተመለከተ በጠቅላይ ሚኒስትሩ  የተፃፈው መፅሀፍ በአማርኛ በኦሮምኛ እና በእንግሊዘኛ ቋንቋዎች የተዘጋጀ ነው እንደ አቶ ንጉሱ ማብራሪያ መፅሀፉ በ1 ሚሊዮን ኮፒ ተዘጋጅቶ በሁሉም የአገሪቷ ክልሎች እየተሰራጨ ሲሆን የህትመት ስራው በአሜሪካና ኢትዮጵያ ማተሚያ  ቤቶች ደረጃውን በጠበቀ መልኩ ታትሟል የመፅሀፉ የእንግሊዝኛ እትም ከሶስት ወር በኋላ ለአንባቢያን ይደርሳልም ተብሏል ጥቅምት 8 ቀን 2012 አም አዲስ አበባን ጨምሮ በ20 የሀገሪቱ ከተሞች ላይ ልዩ ልዩ የህብረተሰብ ክፍሎች በተገኙበት ለምረቃ እንደሚበቃ በመግለጫው የተነገረ ሲሆን በውጭ በዋሽንግተን ሎስአንጀለስ ሚኒሶታ እና ናይሮቢ ከተሞች እንደሚመረቅም ተገልጿል መፅሀፉ ለምረቃ ከበቃ እና አንባቢያን እጅ ከገባ በኋላ ይዘቶቹ ለህብረተሰቡ ግልፅ የሚደረጉ ሲሆን ይህን መሰረት አድርገው ተንታኞች ይዘቶቹን በየርእሱ እየተነተኑ ሀሳብ የሚያቀርቡበት የሚመረምሩበትና የሚተቹበት መድረኮች ተዘጋጅተው ሀሳብ የሚለዋወጡበት እንደሚሆንም አቶ  ንጉሱ ተናግረዋልየሀገራችንን ቁልፍ ችግሮች የሚፈቱ እሳቤዎች ተካተውበታል የተባለው መፅሀፉ ባለስልጣናት የሀገር ሽማግሌዎች ታዋቂ ግለሰቦች ምሁራን ወጣቶች ሴቶች እና ሌሎችም የህብረተሰብ ክፍሎች በሚገኙበት ይመረቃል የየአካባቢውን ባህል መሰረት አድርጎ ምረቃው የሚከናወነው መፅሀፉ 300 ብር ዋጋ የተቆረጠለት ሲሆን ከመፅሀፉ ሽያጭ የሚገኘው ገቢ በአገሪቷ ውስጥ ትምህርት ቤቶችን ለማሰራት እንደሚውል በመግለጫው ተጠቅሷል አዲስ ዘመን  ጥቅምት 52012ድልነሳ ምንውየለት
https://www.press.et/Ama/?p=20852
201
49,485
አውሮፕላን ውስጥ መንትያ ልጆች የተገላገለችው ኢትዮጵያዊት አዲስ አበባ ገባች
ሀገር አቀፍ ዜና
March 30, 2019
Unknown
ከጅዳ ወደ አዲስ አበባ ይጓዝ በነበረ የሳውዲ አረቢያ አውሮፕላን ተሳፍራ እዛው አውሮፕላኑ ውስጥ መንታ ሴት ህፃናት በመውለዷ አስመራ አለምቀፍ አውሮፕላን ጣቢያ እንድታርፍ የተደረገችው ኢትዮጵያዊት እናት አዲስ አበባ ገባችበስራ ምክንያት ሳኡዲ አረቢያ መዲና ከተማ የምትኖረው የ35 አመቷ ወይዘሮ ጀነት ሁሴን የስምንት ወር ነፍሰ ጡር በመሆኗ አገር ቤት ለመዉለድ ነበር ባለፈው መጋቢት 13 ቀን 2011 አም በሳኡዲ አየር መንገድ የተሳፈረቸውሆኖም እርሷ ያሰበችው ሳይሆን ቀረና ከጊዜዋ ቀድማ መንትያ ሴት ልጆቿን መንገድ ላይ ተገላግላለችአውሮፕላኑ በኤርትራ አየር ክልል ውስጥ እንደገባ ነበር ወይዘሮ ጀነት በድንገት ምጥ የያዛትእናም ፖይለቱ ከኤርትራ አየር ተቆጣጣሪዎች ጋር በመነጋገር አውሮፕላኑ አስመራ አየር ማረፊያ እንዲያርፍ ተደረገአንዷ ህፃን ወደዚህ ምድር የተቀላቀለችው አውሮፕላኑ አየር ላይ እያለ ሲሆን ሁለተኛዋ ግን አውሮፕላኑ እንዳረፈ ነበር የተወለደቸውመንታ ልጆቿን ይዛ አዲስ አበባ የገባችው ወይዘሮ ጀነት ለጋዜጠኞች በሰጠችው ቃል አውሮፕላን ውስጥ ከተሳፈረች በኋላ ባልጠበቀችው ሁኔታ ምጥ እንደጀመራት ነው የገለፀችው
https://waltainfo.com/am/32336/
128
2,453
ለኮቪድ 19 መከላከል ሥራ 400 ሚሊዮን ብር ድጋፍ ተደረገ
ሀገር አቀፍ ዜና
April 21, 2020
47
አዲስ አበባ ለኮቪድ 19 መከላከል ስራ እስካለፈው አርብ ድረስ ወደ 180 ተቋማትና 400 ሚሊዮን የሚደርስ ብር በድጋፍ መሰብሰቡን የአገር አቀፍ ኮቪድ 19 ዋና ግብረ ሀይል ኮሚቴ አባልና የኢፌዴሪ ጠቅላይ አቃቤ ህግ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ ገለፁ ድጋፍ ለማድረግ የሚደረገው ርብርብ የሚበረታታ ቢሆንም የተገኘው ድጋፍ ግን አነስተኛ እንደሆነ አመልክተዋልጠቅላይ አቃቤ ህግ ወይዘሮ አዳነች ከአዲስ ዘመን ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ እንደገለፁት እስካለፈው አርብ ድረስ ወደ 180 ተቋማት ድጋፍ አድርገዋል ከእነዚህም ውስጥ መቶ ያህሉ የመንግስት ተቋም ሲሆኑ 80ዎቹ ደግሞ የግል ተቋማት ናቸው ከእነዚህ መካከል የማምለኪያ ቤተ ክርስትያኖች ኮሌጆች የግለሰብ መኖሪያዎችና የተለያዩ ህንፃዎቻቸውን ለዚህ ለድንገተኛ ወረርሽኝ ለይቶ ማቆያነት ይዋል ብለው መስጠታቸውንም ገልፀዋል ከዚህ አንፃር የመላው ህዝብ ርብርቡ ጥሩ ነው ማለት ይቻላል ብለዋልበገንዘብ ደረጃም እስከአሁን ድረስ በፌዴራል ደረጃ የተቋቋመው ኮሚቴ እጅ የገባ 400 ሚሊዮን ብር የሚደርስ ገንዘብ ተሰብስቧል ያሉት ጠቅላይ አቃቤ ህጓ ከዚህ ውጪም የእህል የንፅህና መጠበቂያ እቃዎችን እና የሌሎችም አይነት ድጋፎች በአዲስ አበባም ሆነ በክልል ደረጃ መሰብሰባቸውን አስታውቀዋል የተደረገውም ድጋፍ ሲደማመር የሚናቅ ሳይሆን የሚያስመሰግን ነው ብለዋል ወረርሽኙ በባህሪው የሚፈልገው ብዙ ነገር ነው ለምሳሌ ህንፃ በስጦታ አግኝተናል ህንፃውን ማግኘት በራሱ በቂ አይደለም ወደ ህንፃው የምናመጣው ሰውሌላ ድጋፍ ይፈልጋል የምግብ የልብስ የንፅ ህና መጠበቂያ እቃዎችን ወዘተ ለእነዚህና መሰል ድጋፎች ከፍተኛ መጠን ያለው ገንዘብ ያስፈልጋል እነዚህን ሁሉ ከግምት ስናስገባ የሚያስፈልገው እርዳታ ከፍ ያለ እንደሚሆን መገመት አይከብድም ከዚህ አንፃር እስካሁን የተሰበሰበው ድጋፍ ገና ትንሽ ነው ለማለት ያስደፍራል ሲሉ ጠቅላይ አቃቤ ህጓ አመልክተው በተለይ በገንዘብ በኩል የተሰበሰበው ገና ትንሽ ነው ብለዋል ከምንም በላይ ካለንበት ችግር ለመውጣት ትልቁ አቅም ስለበሽታው ምንነት በአግባቡ ተረድተን መከላከሉ ላይ በርትተን መስራት ነው ይህ ደግሞ የሁሉም ዜጋ ሀላፊነትና ግዴታ ጭምር ነው በእርግጥም የእግዚአብሄር ሀይል እንደተጠበቀ ሆኖ ወረርሽኙን ለመቆጣጠር የወጡትን ህጎችና መመሪያዎች በመቀበል ራስን ለህጎቹና መመሪያዎቹ በታማኝነት ተገዥ ማድረግ ለመከላከሉ ትልቅ አስተዋፅኦ እንዳለውም ገልፀዋልአዲስ ዘመን ሚያዝያ 132012 አስቴር ኤልያስ
https://www.press.et/Ama/?p=30740
281
44,039
ኦህዴድ የተመሰረተበት 28ኛ ዓመት በተለያዩ ዝግጅቶች እና ፓናል ውይይት እየተከበረ ነው
ፖለቲካ
March 26, 2018
Unknown
የኦሮሞ ህዝብ ዴሞክራሲያዊ ድርጅት ኦህዴድ የተመሰረተበት 28ኛው  አመት በተለያዩ ዝግጅቶች እና ፓናል ውይይት እየተከበረ መሆኑ ተገለፀኦህዴድ የተመሰረተበት እለት መጋቢት 17ን ምክንያት በማድረግ የድርጅቱን የኋላ ታሪክ እስከአሁን የገጠሙት ፈተናዎች እና የህዳሴ ጉዞን አስመልክቶ የፓናል ውይይት ተደርጓልበፓናል ውይይቱ ጥናታዊ ፅሁፍ ያቀረቡት የኦህዴድ ማእከላዊ ፅ ቤት ተባባሪ ሀላፊ አቶ ሀብታሙ ሲሳይ የኦሮሞ ህዝብ በሀገሪቱ የስልጣኔ እና የዴሞክራሲያዊ ትግል ውስጥ ጉልህ አስተዋፅኦ ያበረከተ መሆኑን አንስተው በዚሁ በዴሞክራሲያዊ መንገድ ላይ ህዝቡ የሚያነሳቸዉን ጥያቄዎች  ለመመለስ የተጀመረዉ ጠንካራ  ስራ ይቀጥላል ብለዋልየድርጅቱ ምስረታ አከባበር ስነስርአት በድርጅታችን መስመርና የህዝባችን ተሳትፎ የማንፈታው ችግር የማናስመዘግበው ድል አይኖርም በሚል መሪ ቃል በድርጅቱ ማእከላዊ ኮሚቴ ፅህፈት ቤት አዳራሽ እየተከናወነ ይገኛልበበአሉ አከባበር ላይም የድርጅቱ ከፍተኛ አመራሮች አባላቶች ደጋፊዎችና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል
https://waltainfo.com/am/29733/
109
10,614
ታክሲዎች የመጫን አቅማቸውን በግማሽ እንዲቀንሱና ተሳፈሪዎች እጥፍ እንዲከፍሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ወሰነ፡፡
ሀገር አቀፍ ዜና
April 6, 2020
17
የኮሮና ወረርሽኝን ለመከላከል ሲባል በአዲስ አበባ አገልግሎት የሚሰጡ ታክሲዎች የሰው መቀራረብን ለመቀነስ ከመጫን አቅማቸው ግማሽ ብቻ እንዲጭኑና ተሳፋሪዎችም እጥፍ እንዲከፍሉ ተወስኗልየአንበሳ እና ሸገር አውቶብሶች ደግሞ ያለምንም የዋጋ ጭማሪ 30 ሰው ብቻ እንዲጭኑ ተወስኗልውሳኔው ከነገ ጀምሮ ተግባራዊ እንደሚሆንና ከሰአታት በኋላ በዚህ ጉዳይ ዙሪያ ዝርዝር መረጃዎች እንደሚሰጡ የከንቲባ ፅህፈት ቤት አስታውቋል
https://www.amharaweb.com/%e1%89%b3%e1%8a%ad%e1%88%b2%e1%8b%8e%e1%89%bd-%e1%8b%a8%e1%88%98%e1%8c%ab%e1%8a%95-%e1%8a%a0%e1%89%85%e1%88%9b%e1%89%b8%e1%8b%8d%e1%8a%95-%e1%89%a0%e1%8c%8d%e1%88%9b%e1%88%bd-%e1%8a%a5%e1%8a%95/
49
40,281
በሱዳን የፖለቲካ ምኅዳሩ ለሴቶች እንዲከፈት ጥሪ ቀረበ
ዓለም አቀፍ ዜና
July 16, 2019
Unknown
ሱዳን እንደ ነፃ ሀገር ባሳለፈቻቸው ስድሳ ሶስት አመታት ውስጥ በአብዛኛው ሴቶች በባህላዊ ምክንያቶችና በሌሎችም ገደቦች ምክንያት በፖለቲካ ተሳትፎ ሳይኖራቸው ቆይተዋልበተለይም በቀድሞው የሀገሪቱ ፕሬዚዳንት አልበሺር የሰላሳ አመታት አገዛዝ በህዝባዊ ጉዳዮች እንዳንሳተፍ ተገልልለን ተከልክለን ኖረናል ብለው ያማርራሉባለፈው ሳምንት ወተደረሰው የስልጣን መጋራት ስምምነት ባመሩት የተቃውሞ እንቅስቃሴዎች ሴቶች እንዲሳተፉ በመቀስቀስ ከረዱት የሴቶች መብት ተሟጋቾች አንዷ ማናል በሽር ሴቶች መብታቸው እንዲከበር ድምፃቸውን የሚያሰሙበት ጊዜው አሁን ነው ብለዋልየሱዳን የስልጣን መጋራት ስምምነት ቢያንስ አርባ ከመቶው የምክር ቤት መቀመጫ በሴቶች መያዝ እንዳለበት አስቀምጧል ስምምነቱ ባፋጣኝ ተግባራዊ እንዲደረግ የሴቶች መብት ተሟጋቾቹ አሳስበዋል
https://amharic.voanews.com//a/sudan-women-politics-7-16-2019/5002674.html
83
8,398
የሱዳን አብዮት የፈነዳበት ሁለተኛ ዓመቱ እየታሰበ ነው
ፖለቲካ
2021/1/22 20:38 GMT
Unknown
በዳቦ ዋጋ መናር ምክንያት ፕሬዝዳንት ኦማር ሀሰን አልበሽር ከስልጣን እንዲነሱ ያደረገው የሱዳን አብዮት ሁለተኛ አመቱ በተለያዩ ስሜቶች እየታሰበ ነው ከዛሬ ሁለት አመት ወዲህ ፕሬዝዳንት አልበሽርን በመጣል አዲስ የሽግግር መንግስት የተቋቋመ ሲሆን ወታደሩንና ሲቪሉን የሚወክሉ መሪዎች ሀገሪቱን እያስተዳደሩ ነው ዛሬ ካርቱምን ጨምሮ በሱዳን የተለያዩ ከተሞች በተካሄዱ ሰልፎች በአንድ ወገን አብዮቱን የሚደግፉ አካላት በሌላ በኩል ደግሞ ተቃዋሚዎችም ድምፃቸውን አሰምተዋል አብዮቱን በመደገፍ ሰልፍ የወጡ ሰልፈኞች የአብዮቱ አላማ ግን መስመሩን መሳቱን በመጥቀስ ቁጣቸውን አሰምተዋል የኑሮ ውድነት እና የኢኮኖሚ ቀውስን በመቃወም ከሁለት አመት በፊት አብዮት ቢፈነዳም እነዚህን ችግሮች ከመቅረፍ አንፃር አብዮቱ ምንም አልፈየደም በሚል የተቃውሞ ድምፆች ተስተጋብተዋል በሱዳን ያለው የኑሮ ውድነት ከፍተኛ የዳቦ እጥረት እና የሀገሪሩ ኢኮኖሚያዊ ቀውስ እንደቀጠሉ ናቸው ከአብዮቱ በተቃራኒ በመቆም የፕሬዝዳንት አልበሽርን መንግስት በመደገፍ አደባባይ የወጡም አሉ እነዚህ አካላት የአልበሽር ስርአት እንዲመለስ የሚፈልጉ ናቸው ያም ሆነ ይህ ታዲያ የሀገሪቱ ሏላዊየሽግግር መንግስት ሊቀ መንበር በአብዮቱ 2ኛ አመት ላይ ትኩረት ያደረጉ መልእክቶችን አስተላልፈዋል የሀገሪቱ የጦር ሀይሎች ዋና አዛዥ እና የሏላዊ ሽግግር ምክር ቤት ሊቀ መንበር አብዱልፈታህ አልቡርሀን የአልበሽር አገዛዝ የተወገደበትን ሁለተኛ አመት ምክንያት በማድረግ ባስተላለፉት መልእክት ሰራዊቱ በአብዮቱ የተገኙ ውጤቶችን እንደሚያስጠብቅ አል ቡርሀን በይፋዊው የትዊተር ገፃቸው ላይ ባሰፈሩት መልእክት ሱዳናውያንን እንኳን ደስ አላችሁ ብለዋል ሱዳናውያን ለመንግስት ለውጥ ያበቃቸውን ተቃውሞ የጀመሩት በሰሜን ሱዳን በአትባራ ከተማ እኤአ ታህሳስ 19 ቀን 2018 ነበር በወቅቱ የተጀመረው የተማሪዎች ተቃውሞ ወደ ሌሎች ከተሞች በፍጥነት የተስፋፋ ሲሆን መነሻውም የዳቦ ዋጋ መናር ነበር ዛሬ በአብዮቱ ሁለተኛ አመትም ብዙም የለውጥ ፍሬ ያላዩት ሱዳናውያን በተለያዩ ስሜቶች አደባባይ ወጥተዋል
https://am.al-ain.com/article/today-two-types-of-demonstrations-took-place-in-various-cities-of-sudan
226
8,972
ነገርግን ተችዎች መንግስት ይህን ያደረገው የፕሬዘዳንታዊ ስልጣን ገደብን ለማራዘም ነው ይላሉ
ፖለቲካ
2021/1/22 20:41 GMT
Unknown
በጊኒ ለወራት ከዘለቀው ተቃውሞ በኋላ ጊኒያውያን በቀረበው አዲስ የህገመንግስት ረቂቅ ላይ በነገው እለት ድምፅ እንደሚሰጡ ሲጂቲኤን ዘግቧል የሀገሪቱ መንግስት እንደሚለው ከሆነ ረቂቁ ህገመንግስት ለፆታ እኩልነት ቦታ ይሰጣል የሴት ልጅ ግርዛትንና ያለእድሜ ጋብቻን ያስቀራል ብሏል ነገርግን ተችዎች የሀገሪቱ መንግስት ይህን ያደረገው የፕሬዘዳንታዊ ስልጣን ገደብን ለማራዘምና የ81 አመቱን ፕሬዘዳንት አልፋ ኮንዴን ለሶስተኛ ጊዜ ለምርጫ እንዲወዳደሩ ለማስቻል ነው ይላሉ ምርጫው የሚካሄደው ውጥረትና ረብሻ ባለበት ወቅት ነው 13 ሚሊዮን ህዝብ ያላት ጊኒ ድሀ ሀገር ብትሆንም በተፈጥሮ በሚነራል የበለፀገች የምእራብ አፍሪካ ሀገር ነች
https://am.al-ain.com/article/guinea-will-vote-on-new-consitution
78
2,243
“በዓባይ ጉዳይ የግብጽ አቋም ስህተትና ስግብግብነት የተሞላበት ነው››ኡስታዝ አቡበከር አህመድ
ሀገር አቀፍ ዜና
June 24, 2020
20
ኢትዮጵያውያን በአባይ ዙሪያ የግብፅን የውሸት ትርክት በማጋለጥ እውነታውን ለአለም ሀብረተሰብ ማሳወቅ እንደሚገባቸውና በአባይ ጉዳይ የግብፅ አቋም ፍፁም ስህተት የሆነና ስግብግብነት የተሞላበት ነው ሲሉ ኡስታዝ አቡበከር አህመድ ተናገሩ ኡስታዝ አቡበከር አህመድ በተለይ ለአዲስ ዘመን እንደተናገሩት በአባይ ወንዝ እንደ ባለቤት ያጣነውን መብት በአልሲሲ መንግስት እየተፈፀመ ያለውን ደባና አባይ የግብፅ የተፈጥሮ የአላህ ስጦታ ነው የሚለውን የውሸት ትርክት ለአለም አቀፍ ተቋማት መናገርና ማቅረብ የዜግነት ግዴታ ነው ማንኛውም ዜጋ ያለማንም ቀስቃሽ የአገሩ አምባሳደር መሆን እንዳለበትና የዜግነት ግዴታው እንደሆነም የጠቆሙት ኡስታዝ አቡበከር በውሸት የፖለቲካ ሴራ የሚያሴሩትን አካላት በተገኘው አጋጣሚ ለአለም ማህበረሰብና ተቋማት ማጋለጥ ያስፈልጋል ብለዋል ግብፃውያን በዩኒቨርሲቲዎቻቸው የሚገኙ ታላላቅ የእስልምና እምነት አስተማሪዎችን ጭምር የእስልምና መርሆችንና ህግጋትን ጥሰው ለፖለቲካ ጥቅም ሲሉ አላህን ሳይፈሩ እየዋሹ እንዳሉና በኢትዮጵያ ላይ በደል ማድረሳቸውንም በእውነተኛ ማስረጃዎች አስደግፎ ማጋለጥ እንደሚገባ ኡስታዝ አቡበከር አስታውቀዋል ኡስታዝ አቡበከር በገለፃቸው ግብፃውያን በአባይ ጉዳይ ላይ የያዙት የተሳሳተ ትርክት ዋና ምክንያት በትምህርት ቤት ስርአተ ትምህርታቸው በማካተት ለዜጎቻቸው ከህፃንነታቸው ጀምረው ግንዛቤ በመፍጠራቸው ነው በተጨማሪም ለአለም ማህበረሰብና ሚዲያዎች በተደጋጋሚ ውሸትን ሰብከው ወደ እውነት ደረጃ በማድረሳቸው መሆኑን አብራርተዋል ኡስታዝ አቡበከር በኢትዮጵያ በኩል ይሄንን የውሸት ትርክት በመገልበጥ ስለ አባይ ጉዳይ እውነታውን የማስተዋወቁ ሀላፊነት የሁሉም ዜጋ ሊሆን እንደሚገባ ጠቅሰው ያለአግባብና ፍትሀዊ ባልሆነ ሁኔታ በኢትዮጵያ ላይ እየተሰራ ያለውን ደባ ለአለም ማህበረሰብ ማሳወቅም እንደሚገባ ገልፀዋል እንደ ኡስታዝ አቡበከር ገለፃ የግብፅን የእኔ ብቻ ልጠቀም አካሄድ ተቀባይነት እንደሌለው ሲያብራሩ ከቁርአን ቀጥሎ የነብዩ መሀመድ ሷወ የሀዲስ ምንጭ በሆነው ሰሂህ ቡሀሪ ሀዲስ ላይ እንደተገለፀው ሁለት ሰዎች አትክልት በሚያጠጡበት ውሀ ተጋጭተው ከታች ያለው ሰው ከላይ ያለውን ቅድሚያ ለእኔ ይልቀቅልኝ በሚል ይከስሰውና ፍትህ በመፈለግ ከነብዩ መሀመድ ሷወ ፊት ይቀርባሉ ነብዩ መሀመድ ሷወም ጥያቄህ ፍትሀዊ አይደለም ከምንጩ አጠገብ ያለው ቅድሚያ ሊጠቀም ይገባዋል አጠጥተህ ሲበቃህ ልቀቅለት ከምንጩ መነሻ ያለው ሳያገኝ እንዴት እሱን አልፎ ከእኔ ይድረስ ትላለህ በሚል ተቆጥተውና ገስፀው በፍትሀዊ መንገድ መፍትሄ ሰጥተዋቸዋል ሲሉ የኢትዮጵያ በወንዙ ውሀ ፍትሀዊ የመጠቀም መብት በእስልምና አስተምሮ ጭምር የሚደገፍ መሆኑን አስረድተዋል በግብፅ መንግስት ያለአግባብና ፍትሀዊ ባልሆነ ሁኔታ በኢትዮጵያ ላይ እየተሰራ ያለውን ደባ እና የውሸት ትርክት ለአለም አቀፉ ማህበረሰብ ማሳወቅ የዜግነት ግዴታ እንደሆነም ኡስታዝ አቡበከር አስረድተዋል አዲስ ዘመን ሰኔ 172012ሙሀመድ ሁሴን
https://www.press.et/Ama/?p=34962
311
22,934
የፌዴራል ዳኞች ምልመላ ቅሬታ አስነሳ
ፖለቲካ
25 April 2018
Unknown
ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤትና ለጠቅላይ ሚኒስትሩ አቤቱታ ቀርቧል የፌዴራል ዳኞች አስተዳደር ጉባኤ ፅህፈት ቤት ለሶስቱም የፌዴራል ፍርድ ቤቶች ማለትም ለፌዴራል የመጀመርያ ደረጃ ለከፍተኛና ለጠቅላይ ፍርድ ቤቶች ዳኞችን ለመሾም ያደረገው ምልመላ ህጉን ያልተከተለ አድልኦና መገለል ያለበት አሰራር ተግብሯል በማለት ቅሬታ ቀረበበትየፌዴራል ዳኞች አስተዳደር ጉባኤ ማቋቋሚያ አዋጅ ቁጥር 6842002 አንቀፅ 11 ላይ ስለዳኞች አሿሿም መስፈርቶች የተቀመጡ ቢሆንም የፌዴራል ዳኞች አስተዳደር ጉባኤ ፅህፈት ቤት ግን በአዋጅ የተቀመጠውን መስፈርት ወደ ጎን በመተው ህጉን ያልተከተለ ምልመላ ማድረጉን ቅሬታ አቅራቢዎች ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤትና ለጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት አቤቱታቸውን አቅርበዋል ዳኞችን ለመመልመል ማስታወቂያ ሲወጣ እውቅና ካለው የከፍተኛ ትምህርት ተቋም በህግ ትምህርት ቢያንስ የመጀመርያ ዲግሪ በከፍተኛ ውጤት የተመረቀች ሆኖ ዝርዝር አፈፃፀሙ በሚወጣው መመርያ ይወሰናል እንደሚል ያስታወሱት ቅሬታ አቅራቢዎቹ ከተመዘገቡ በኋላ እንደገና አዲስ መመርያ አውጥተናል በማለት ብዙዎችን ያሳዘነ ምልመላ መደረጉን ጠቁመዋል  የዳኞች አስተዳደር ጉባኤ ፅህፈት ቤት ማስታወቂያ ሲያወጣ ለፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት የሚወዳደሩ በዳኝነት ለስድስት አመታት የሰሩ ወይም በሌላ የህግ ዘርፍ ለስምንት አመታት ያገለገሉ ለጠቅላይ ፍርድ ቤት የሚወዳደሩ በዳኝነት ለአስር አመታትና በሌላ የህግ ሙያ ዘርፍ 12 አመታት ያገለገሉና ለመጀመርያ ደረጃ ፍርድ ቤት ያለምንም ልምድ መመዝገብ እንደሚቻል መገለፁን ቅሬታ አቅራቢዎቹ አስታውሰዋል ጉባኤው ያወጣውን መስፈርት የሚያሟሉ በዳኝነት ላይ እየሰሩ የሚገኙ ዳኞች አቃቤያነ ህግ ነገፈ ፈጅ ጠበቆች የዩኒቨርሲቲ መምህራንና ሌሎች የህግ ባለሙያዎች ተመዝግበው እንደነበር የጠቆሙት ቅሬታ አቅራቢዎቹ የተመረጡና ለፈተና የተጠሩ እጩዎች በማለት ዝርዝራቸውን በማስታወቂያ ሰሌዳ ላይ ሲለጥፉ ሁሉንም በመተው በዳኝነት ስራ ላይ ብቻ ያሉ ተወዳዳሪዎችን ስም ዝርዝር እንዳወጡ አብራርተዋል በስራ ላይ የሚገኙ ዳኞችንም ሲመለምሉ በ2006 አም ከተሾሙት የፌደራል ዳኞች የተወሰኑት ተጠርተው የተወሰኑት እንደተገለሉ ተናግረዋል ይኼ ደግሞ ህግን ያልተከተለ በዘፈቀደ የተሰጠና አዋጅንም የሚጥስ መሆኑን አክለዋል ጉባኤው መመርያውን ማሻሻል ከነበረበትም ዳኞችን ለመመልመል ማስታወቂያ ከማውጣቱ በፊት እንጂ ማስታወቂያ ካወጣ በኋላ መሆን እንደሌለበትና በርካታ አቅም ያላቸውን ሰዎች የሚያገል የህግ የበላይነትን የሚጥስ ግልፅነት የጎደለውና ለፍትህ ስርአቱ ሊጠቅሙ የሚችሉ ሰዎችን የሚያስወግድ Technical Avoidance መመርያ መሆኑን አቤቱታ አቅራቢዎቹ አስረድተዋል ቀደም ብሎ በወጣው ማስታወቂያ ላይ የተቀመጠው አንዱና ዋናው መስፈርት ከከፍተኛ የትምህርት ተቋም ከፍተኛ ውጤት ያስመዘገበ ሲል ጂፒኤው ከ275 በላይ ያለው ማለት መሆኑን ጠቁመው ጉባኤው ግን የትምህርት ውጤትን ከግምት ውስጥ ሳያስገባ በጣም ዝቅተኛ ውጤት ያላቸውን ሰዎች መመልመሉን ለምክር ቤቱና ለጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት ያቀረቡት አቤቱታ ያስረዳል በድጋሚ የወጣው መስፈርት ተገቢ የሆነ የስራ ልምድና የትምህርት ዝግጅትን ታሳቢ ያላደረገ የእኩልነት መርህን ከግምት ውስጥ ያላስገባ አቅምንና እውቀትን ያላገናዘበ ከመሆኑም በላይ ከተለያዩ የህግ ተቋማት የሚመጡ አቃቢያነ ህጎች ነገረ ፈጆች ጠበቆች የህግ ትምህርት መምህራንና ሌሎች የህግ ባለሙያዎችንም ያገለለ መሆኑን አስረድተዋል ቅሬታ አቅራቢዎቹ ከአስር አመታት በላይ ልምድ ያላቸው ቢሆኑም በፌዴራል ፍርድ ቤት ዳኝነት ውስጥ ከአምስት አመታት በላይ ያገለገሉ መሆን አለባቸው በሚል በክልል ፍርድ ቤቶች ያገለገሉበትን የስራ ዘመን የሚያስቀር መስፈርት ማውጣቱ ጉባኤው የድርብ መስፈርት Double Standard መርህ መከተሉ ህግን የጣሰና ስህተት መሆኑን ገልፀዋል ቅሬታ አቅራቢዎቹ ምክር ቤቱን የጠየቁት ምልመላው ተገቢ ባለመሆኑ በድጋሚ በአግባቡ እንዲደረግ በጥድፊያ የሚደረገው የፅሁፍ ፈተና እንዲሰረዝና በህገወጥ መንገድ ወደ ሹመት የሚቀርቡ ምልምሎችን ሹመት እንዳያፀድቀው ነው ተመልማይ እጩ ዳኞችን ለምክር ቤቱ የሚያቀርበው ጠቅላይ ሚኒስትሩ መሆኑ በህገ መንግስቱ አንቀፅ 81 በመደንገጉ ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ዶር ለምክር ቤቱ ከማቅረባቸው በፊት ምልመላው ህግንና መመርያን በተከተለ መንገድ አለመሆኑን በማረጋገጥ ወደ ጉባኤው እንዲመልሱ የቅሬታ ጥያቄያቸውን አቅርበዋል የፌዴራል ዳኞችን ለመመልመል ማስታወቂያና መስፈርት አውጥቷል የተባለው የፌዴራል ዳኞች አስተዳደር ጉባኤ ፅህፈት ቤትን ሪፖርተር ለማነጋገር ሞክሮ ነበር የፅህፈት ቤት ሀላፊው በሌላ ስራ ላይ መሆናቸውን ገልፀው ሌላ ሀላፊ አነጋገግሩ ቢሉም እሳቸውም አልተገኙም የፅህፈት ቤቱ ሰራተኛ የተገኙ ቢሆንም እሳቸውም ሀላፊዎችን አነገጋግሩ በማለታቸው መረጃውን ለመስጠት ፈቃደኛ ሳይሆኑ ቀርተዋል        
https://www.ethiopianreporter.com/article/10127
512
3,442
በዞኑ አርሶ አደርና ተማሪዎች ሰብል ለመሰብሰብ እየተረባረቡ ነው
ሀገር አቀፍ ዜና
November 22, 2019
13
ወሊሶ በኦሮሚያ ክልል ደቡብ ምእራብ ሸዋ ዞን የደረሱ የሰብል አይነቶች በዝናብ እንዳይበላሹ አርሶ አደሩና ተማሪዎች በጋራ አዝመራ የመሰብሰብ ስራ ላይ መሰማራታቸው ተገለፀ በኦሮሚያ ክልል ደቡብ ምእራብ ሸዋ ዞን ግብርናና ተፈጥሮ ሀብት ምክትል ሀላፊ አቶ ብርሀኑ ለሜሳ ለአዲስ ዘመን ጋዜጣ እንደተናገሩት ግብርናው ውጤታማ እንዲሆን በዝግጅት በክንውንና ማጠቃለያ ምእራፎች ተከፍሎ ወደ ስራ የተገባ ሲሆን እየተሰጠ ያለውን የሜትሮሎጂ ትንበያን መነሻ በማድረግም ሰብሎችን ለመሰበሰብ ትኩረት ተሰጥቶ እየተሰራ ነው ከወረዳ እስከ ቀበሌ የዘለቀ ከፍተኛ ርብርብ በማድረግ ሰብሎች የመሰብሰብ ስራ እየተሰራ ይገኛል ከማሳ የእርሻ ዝግጅት ጀምሮ በርካታ የክትትል ስራዎች ሲከናወኑ መቆየታቸውን ያስታወቁት ምክትል ሀላፊው በአሁኑ ወቅት እንደ ጤፍ ስንዴና በቆሎ ባሉ ምርቶች ጥሩ ውጤት ማሳየት መቻሉን  ጠቁመዋል በደቡብ ምእራብ ሸዋ በሚገኙ 11 ወረዳዎች በ152 ቀበሌዎች ህብረተሰቡ በጋራ ሰብሎችን እየሰበሰበ መሆኑንና በተለይ የስንዴ ምርት በአብዛኛው መሰብሰቡን ገልፀዋል በሰብል አሰባሰብ ሂደቱም ከአርሶ አደሮቹ በተጨማሪ ትምህርት ቤቶች ለአንድ ሳምንት ዝግ በመሆን ተማሪዎች በስራው ላይ እንዲሳተፉ እየተደረገ መሆኑን አስታውቀዋል የዘንድሮው ምርት አስቀድሞ ከፍተኛ የዝናብ መጠን አግኝቶ እንደነበር ይህም በተለይ በጤፍ ምርት ላይ መጠነኛ ተፅእኖ ማስከተሉንና ይገኛል ተብሎ ከታሰበው ምርት አንፃር የ2 በመቶ ቅናሽ እንደሚኖረው ገልፀዋል ግብርናውን ለማዘመን የሚያስችሉ ግብአቶችን በመጠቀም አርሶ አደሩ ከተለምዷዊ የአስተራረስ ስልት እንዲወጣና ቴክኖሎጂው የሚፈልገውን ዘመ ናዊ መንገድ እንዲከተል አስቀድሞ መሰራቱንም ተናግረዋል በዞኑ ሽንብራና ጓያን ጨምሮ 329 ሺህ ሄክታር መሬት በሰብል ተሸፍኗልአዲስ ዘመን ህዳር 122012አዲሱ ገረመው
https://www.press.et/Ama/?p=22967
199
26,924
የአሰልጣኞች አስተያየት | ኢትዮጵያ ቡና 2-2 ወልቂጤ ከተማ
ስፖርት
December 13, 2020
Unknown
በመጀመሪያው ሳምንት የሊጉ ሶስተኛ ጨዋታ ቡና እና ወልቂጤ 22 ሲለያዩ አሰልጣኞቻቸው ከሱፐር ስፖርት ጋር ተከታዩን ቆይታ አድርገዋል አሳልጣኝ ካሳዬ አራጌ ኢትዮጵያ ቡናየመጀመሪያ ጨዋታ ስለሆነ ነፃ ሆኖ ያለመጫወት ነገር ተጫዋቾች ላይ ይታይ ነበር ጥንቃቄ የበዛበት ጨዋታ ነበር እንደዛም ሆኖ ግን የተሻሉ እድሎችን መፍጠር ችለን ነበር እነዛን ወደ ጎል መቀየር አልቻልንም የገቡብን ጎሎች ላይ ሳይሆን የምንሄዳቸውን ኳሶች ውጤታማ ማድረግ ቢቻል ውጤቱን መቀየር ይቻል ነበር ብዬ አስባለሁ ያ ነው መቋረጥም የሌለበት እንደዚህ አይነት ክፍተቶች ሊፈጠሩ ይችላሉ እነዚህን ክፍተቶች ተጋጣሚ እንዳይጠቀም እድሎች በቀላሉ እንዳይባክኑ ማድረግ ይኖርብናልየለም ምክንያቱም አቡበከር እነዛን እድሎች ያገኘው በሌሎቹ የቦታ አያያዝ ነው ስለዚህ በቡድናችን ውስጥ የምናስበው እያንዳንዱ ተጫዋች ሂደቱን የሚጠብቅ ለመጨረሻ ኳስ ራሱን የሚያዘጋጅ የመጨረሻ ኳስ የሚሰጥ እንዲሆን ነው እንዷንድ ተጫዋች አይደለም የምናስበው ሌሎቹ በሚፈጥሩት እድል ውስጥ አንድ ተጫዋች ተደጋጋሚ እድል ሊያገኝ ይችላልሲጀመርም ለመጫወት ይሞክሩ ነበር ብዙ አልቀጠሉበትም ብዙ ጊዜ መጠቀም የሚፈልጉት እኛ በምንከፍተው ቦታ ላይ ፊት ላይ ባላቸው ፈጣን ተጫዋች ለመጠቀም ነበር ያንን አስበንበት ነበርጨዋታውን በተመለከተ አሁን ያየናቸውን ክፍተቶች የማየት እድል ስለሚኖረን እነዛን ስህተቶች እያረምን የተሻለ ውጤት ይዞ ለመውጣት ነው የምናስበውአሰልጣኝ ደግአረገ ይግዛው ወልቂጤ ከተማቡናዎች ኳሱን ይዞ በመጫወት ረገድ የተሻለ እንቅስቃሴ ያሳዩበት ነበር በተለይም በመጀመሪያው አጋማሽ እኛም በጋራ በመደራጀት የእነሱን የኳስ ቁጥጥር ለማክሸፍ ጫና አድርገን ለመጫወት እየሞከርን ነበር ባሰብነው ልክ ሄዶልናል ብለን አላሰብንም ሆኖም ግን እንደጨዋታው እንቅስቃሴ በመጀመሪያው አጋማሽ ጎሎችን ያስተናገድን ቢሆንም በሁለተኛው የተሻለ ለመንቀሳቀስ ሞክረናል ኳስ የሚይዙ ተጫዋቾችንም ለማስግባት ሞክረናል ይህም ተሳክቶልን ውጤቱን መቀየር ችለናልየመጀመሪያው አጋማሽ ስህተቶቻችንን ለማረም ብዙ እቅዶች ይዘን ነው ከተጫዋቾች ጋር የተነጋገርነው ሆኖም ግን ብልጫ ይወሰድብን የነበረው መሀል ሜዳ ላይ ኳስን በነፃነት እንፈቅድላቸው ስለነበር ነው ያንን ለመቆጣጠር የመስመር አጥቂ ቀንሰን የአማካይነት ባህሪ ያለውን ያሬድን ለማስገባት ሞክረናል በተወሰነ መልኩ ተሳክቶልናል ብዬ አስባለሁ ነገር ግን ብዙ የሚቀሩን ነገሮች እንዳሉ ጨዋታው አሳይቶናል ከእረፍት መልስ ተጫዋቾች ወደ ጎል ለመቅረብ የነበራቸው ተነሳሽነት ጥሩ ነበር በመጀመሪያው አጋማሽም ከእነሱ የተሻለ የጎል እድሎችን መፍጠር ችለናል አጨራረሳችን በምንፈልገው ልክ ባለመሆኑ ተመርተን ለመውጣት ተገደናል በሁለተኛው አጋማሽ ያስገባናቸው ተጫዋቾች በተወሰነ መልኩ ጨዋታውን ለመቀየር ጥረት አድርገዋል ይሄም ተሳክቶልናል ብዬ ነው የማስበውይህ ጨዋታ ለኛ የማንቂያ ጨዋታ ነው ለውድድሩ በምን ያህል መጠን መዘጋጀት እንዳለብን ያየንበት ነው በመጀመርያው አጋማሽ በጉልህ ይታይ የነበረው የኛ ድክመት ጨዋታውን ተቆጣጥረን ማሸነፍ እንደምንችል በራሳችን እምነት አልነበረንም ነበር በዚህም በጣም አፈግፍገን በነፃነት እንዲጫወቱ እድል ሰጥተናቸው ነበር የዛሬው ጨዋታ ብዙ ነገር አሳይቶናል በአካልም በአእምሮም ዝግጁ ለመሆን እንጥራለንጎል ማስቆጠሩ ብቻ ሳይሆን ተጨማሪ ጎል የሚሆን እድል ፈጥሮ ነበር ኢነርጄቲክ ነው በማጥቃትም በመከላከልም ጥሩ እና ንቁ ነበር እኛም መስመሩን ለመጠቀም አስበን ነው የገባነው ያሰብነውም ስኬታማ ነበር ይህንን በቀጣይ ጨዋታዎችም መደጋገም ነው የሚጠበቅብን በአጠቃላይ ተጨዋቾቼ ከመመራት ተነስተው ውጤት ይዘው ለመውጣት ያደረጉት ጥረት መልካም ነበር ምን ያህል የአእምሮ ጥንካሬ እንዳላቸውም ያየንበት ነው
https://soccerethiopia.net/football/62229
411
4,164
ሸገርን የማስዋብ ፕሮጀክት ግንባታ ተጀመረ
ሀገር አቀፍ ዜና
August 5, 2019
117
ከ29 ቢሊዮን ብር በላይ ወጪ የሚጠይቀው የአዲስ አበባ የወንዞችና ወንዝ ዳርቻዎች ልማት ሸገርን የማስዋብ ፕሮጀክት የመጀመሪያው ዙር ግንባታ ተጀመረ የካቲት 14 ቀን 2011 አም በይፋ የተጀመረው የመጀመሪያው ክፍል ፕሮጀክት ከዚህ በፊት የሸራተን ማስፋፊያ በሚል የሚታወቀው ቦታ ላይ ያለው ሲሆን ዝግጅቱ ተጠናቆ ወደ ስራ መገባቱን ለማወቅ ተችሏል ይህ በቻይናው የኮንስትራክሽን ኩባንያ CCCC አማካኝነት ስራው የተጀመረው ሸገርን የማስዋብ ፕሮጀክት ሶስት ስክዌር ኪሎ ሜትር አካባቢን ስፋትን የሚሸፍን ሲሆን ወንዝ ዳርና አካባቢውን እንደሚያካትት ከተገኘው መረጃ ለማወቅ ተችሏል በአካባቢው ላይ በመገኘት ለመረዳት እንደተሞከረው የግንባታ ስራው ወደ መሬት ወርዶ የተጀመረ ከመሆኑም በላይ ለግንባታው አስፈላጊ የሆኑ ግብአቶች ከውጭ አገር በመግባት ላይ ሲሆኑ ግንባታው በሚከናወንባቸው አካባቢዎች የፅዳት ስራ እየተከናወነ ይገኛል አትላስ ሆቴል አካባቢ ወደ ሚገኘው የኩባንያው ፅህፈት ቤት በመሄድ ለመመልከት እንደተቻለው ፕሮጀክቱን የተመለከቱ ስራዎችን የሚሰሩ ቻይናውያን ባለሙያዎች በከፍተኛ ደረጃ ስራዎቻቸውን እያከናወኑ ሲሆን ስራው እስከ ሚያዝያ ወር መጨረሻ ድረስም እንደሚጠናቀቅ የፕሮጀክቱ መሀንዲሶች ይገልፃሉ የአዲስ አበባ የተፋሰስና አረንጓዴ ልማት ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር ኢንጂነር ፅዮን ተሾመ ለአዲስ ዘመን ጋዜጣ እንደተናገሩት የወንዞች ተፋሰስ ወይም ሸገርን ማስዋብ ፕሮጀክት የመጀመሪያው ዙር 12 ኪሎ ሜትርና 48 ሄክታሩ በቻይና ኩባንያዎች እየተሰራ ይገኛል በአሁኑ ሰአትም የዲዛይንና የአፈር ጥናቱ ስራ ተጠናቋል የመጀመሪያው ምእራፍም በሚቀጥለው አመት ባሉት የመጀመሪያዎቹ ሰባት ወራት ውስጥ ይጠናቀቃል ተብሎ ይጠበቃል ቤተመንግስት ፊት ለፊት ያለውንና ሴንተራል ፕላዛ የሚል ስያሜ የተሰጠውን ይህን ፕሮጀክት መጀመሪያ ለቫርኔሮ ነበር የሰጠነው በኋላ ግን የቻይና መንግስት በነፃ እሰራላችኋለሁ ስላለ ለእነሱ ልንሰጥ ችለናል የሚሉት ዋና ዳይሬክተሯ ለጊዜው ከተለዩት ሶስት ምእራፎች ይህ የመጀመሪያው መሆኑንም ተናግረዋል አጠቃላይ ፕሮጀክቱ በሶስት አመት ውስጥ ይጠናቀቃል ተብሎ እቅድ እንደተያዘ ኢንጂነር ፅዮን ገልፀዋልአዲስ ዘመን ሀምሌ 292011ግርማ መንግስቴ
https://www.press.et/Ama/?p=15405
238
33,041
አዲስ አበባ ከተማ በፍጥነት ወደ ፕሪምየር ሊግ ለመመለስ አልሟል
ስፖርት
September 4, 2017
Unknown
የቅድመ ውድድር ዝግጅቱን በአዳማ ከተማ የጀመረው የአአ ከተማ እግርኳስ ክለብ በሜዳም ሆነ ከሜዳም ውጭ ዝግጅቱን አስቀድሞ በመጀመር አጠናክሮ ቀጥሏልከተመሰረተ ስድስተኛ አመቱን ጨርሶ ወደ ሰባተኛ አመቱ የተሻገረው የአአ ከተማ እግር ኳስ ክለብ በአምስት አመት ውስጥ የኢትዮዽያ ፕሪምየር ሊግ የመቀላቀል እቅዱን በ2009 አመት አሳክቶ በታሪኩ ለመጀመርያ ጊዜ መሳተፍ ችሏል በፕሪምየር ሊጉ በነበረው ቆይታ አጀማመሩ ጥሩ የነበረ ቢሆንም የኋላ ኋላ ከተለያዩ ውጫዊ ችግሮች በመነሳት በመጣበት አመት የደረጃ ግርጌውን በመያዝ ወደ ከፍተኛ ሊግ ተመልሶ ሊወርድ ችሏል አአ ከተማ እግር ኳስ ክለብ በ2009 የፕሪምየር ሊጉ ቆይታው የነበሩበትን ችግሮች በዝርዝር ከገመገመ በሀላ በዋናነት መሰረታዊ ችግሮች ናቸው ያላቸውን ሶስት ነገሮችን ገልጿል እነሱም1ኛ የቅድመ ውድድር ዝግጅት በበቂ ሁኔታ አለመሰራት ለቡድኑ ውጤት መውረድ ምክንያት ሆኗል2ኛ የተጨዋቾች አመላመል ግዢ የተጨዋቾች የጤንነት ሁኔታን ምንም አይነት የህክምና ምርመራ ሳይደረግ ወደ ቡድኑ በከፍተኛ ሂሳብ እንዲቀላቀሉ ማድረጉ3ኛ አመራሩ በተጠናከረ ሁኔታ ተናቦ ከክለቡ አባላት ጋር በጋራ አለመስራት ለመውረዱ መሰረታዊ ችግሮች እንደነበሩ አሳውቋልከዚህ ድክመቶቹ በመነሳት በ2010 ለሚኖረው የከፍተኛ ሊግ ቆይታ አስፈላጊውን ነገር ሁሉ በማድረግ በ2011 ወደ ፕሪምየር ሊግ እንዲመለስ ለማስቻል በአዳማ ከተማ ኮንፈርት ሆቴል ማረፊያውን በማድረግ በቀን ሁለቴ የሜዳ ላይ ተግባር ልምምድ እያደረገ ከመሆኑ ባሻገር ያለፉትን ሶስት ቀናት የተለዩ ስልጠናዎችን ወስዷል ሀሙስ በነበረው ፕሮግራም የአሸናፊነት መንፈስን ለመላበስ ይረዳ ዘንድ በባለሙያ የታገዘ የስነ ልቦና ትምህርት ሲሰጥ አርብ በነበረው ፕሮግራም የክለቡን አጠቃላይ የዲስፒሊን መመሪያ ተጨዋቾቹ በሚገባ እንዲያውቁ በማሰብ በክለቡ ሀላፊዎች ማብራርያ ተሰቷቸዋልቅዳሜ በነበረው ፕሮግራም ከቀኑ 0800 ጀምሮ በአዳማ ኮንፈርት አዳራሽ የክለቡ የቦርድ አመራሮች የሆኑት ዶር ታቦር ገመድን የተከበሩ አቶ ካሚል አህመድ እና ሌሎች የቦርድ አባላት የክለቡ ተወካዮች የቡድኑ አጠቃላይ አባላል በተገኙበት የክለቡን ቀጣይ ጉዞን በተመለከተ ውይይት እና የትውውቅ መርሀግብር ተካሂዷልየእለቱ የክብር እንግዶች የሆኑት የክለቡ የቦርድ አመራሮች ከተጨዋቾቹ ጋር ትውውቅ ካደረጉ በኋላ ባደረጉት ንግግር አአ ከተማ ወደ ከፍተኛ ሊግ የወረደው በኢትዮዽያ ፕሪምየር ሊግ ከሚሳተፉ ሌሎቹ ክለቦች በአቅም በአደረጃጀት አንሶት ወይም በጨዋታ ብልጫ ተወስዶበት ሳይሆን የተለያዩ የአሰራር ችግሮች ክለቡን ለመውረድ እንዳበቁት ተናግረዋል ዘንድሮ ከስህተቱ ተምሮ ከተጨዋቾች ምልመላ ከጤና ምርመራ አንስቶ ከፍተኛ ስራ ተሰርቷል ብለዋል በቀጣይ ክለቡ በከፍተኛ ሊግ ውድድር በሚኖረው ተሳትፎ የክለቡ የቦርድ አመራር አስፈላጊውን ቅድመ ዝግጅት አጠናቀው የሚያስፈልገውን ሁሉ እንደሚያደርጉ ተናግረው ከውጤቱ ባሻገር አስተዳደሩና ህዝቡን የሚመጥን ጠንካራ ቡድን እንዲሆን እንደሚፈልጉ ገልፀዋል አስተዳደሩ አስቀድሞ ዝግጅቱ እንዲጀመር ያደረገው ምንያህል ለቀጣይ አመት ወደ ፕሪምየር ሊጉ ቡድኑ እንዲመለስ ለማድረግ ያለውን ተነሳሽነት ያሳያል ሲሉም አክለዋል በመጨረሻም አሰልጣኞቹ እና ተጨዋቾቹ የክለቡ የቦርድ አመራር ለክለቡ የሰጡት ትኩረት ከፍተኛ እንደሆነ ዛሬ እዚህ መገኘታቸው አንዱ ማሳያ መሆኑን ገልፀው እናተም ከእኛ ጎን ከሆናቹ ድጋፋቹሁም የማይለን ከሆነ እኛ በምንችለው ሁሉ ቡድኑን ወደ ፕሪምየር ሊግ እንዲመለስ የቻልነውን ሁሉ ለማድረግ ቃል እንገባለን ብለዋል በመቀጠል አስፈላጊ ነው ባሉት ጉዳዮች ዙርያ ጥያቄ አቅርበው ከመድረኩ ምላሽ በመስጠት መርሀ ግብሩ ተጠናቋልአአ ከተማ በርከት ያሉ ኮንትራታቸው ያላለቀ ነባር ተጨዋቾች እንዳሉ ሆኖ ከተለያዩ ክለቦች 12 ተጨዋቾችን በዝውውር እና በውሰት ያስፈረመ ሲሆን ከታዳጊ ቡድኑ ተጨማሪ ተጨዋቾችን አሳድጓል በቅርቡም ከሀገር ውስጥ አልያም ከውጭ አንድ ግብ ጠባቂ ሊያስፈርም እንደሚችል ታውቋልአአ ከተማ እግር ኳስ ክለብ የከፍተኛ ሊግ ተሳታፊው የወንዶች ቡድኑ በኢትዮዽያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ ሁለተኛ ዲቪዚዮን የሚካፈለው የሴቶች ቡድኑ በኢትዮዽያ ፕሪምየር ሊግ ከ17 አመት በታች ውድድር ላይ ካለው ታዳጊ ቡድኑ በተጨማሪ በኢትዮዽያ ፕሪሚየር ሊግ ከ20 አመት በታች ውድድር ላይ ለመጀመርያ ጊዜ ሊወዳደር ቅድመ ዝግጅቱን እንዳጠናቀቀ ለማወቅ ችለናል ይህ እውን የሚሆን ከሆነ አቅሙ እያላቸው ከ20 አመት በታች ቡድን ላላቋቋሙ ክለቦች ትልቅ አብነትና ምሳሌ ያለው ተግባር ነው ማለት ይቻላልበመጨረሻም በቀጣይ ቀናቶች የክለቦቻችንን ቅድመ ዝግጅት እንቅስቃሴ ሰፋ ባለ ሁኔታ በተከታታይ ይዘን የምንመለስ መሆኑን ከወዲሁ እንገልፃለን
https://soccerethiopia.net/football/30155
522
12,967
በሶማሌ ክልል በአራት ወረዳዎች የጤና መድኅን አገልግሎት ተጀመረ
ሀገር አቀፍ ዜና
Dec 31, 2020
81
አዲስ አበባ ታህሳስ 22 2013 ኤፍ ቢ ሲ በሶማሌ ክልል በሚገኙ አራት ወረዳዎች የጤና መድሀን አገልግሎት የማስጀመር ስነ ስርአት በአውበሬ ወረዳ ይፋ ተደርጓል የጤና መድሀን አገልግሎቱን ለማስጀመር በአውበሬ ወረዳ ስር የሚገኙ ነዋሪዎች ሶስት ሚሊየን ብር ማሰባሰባቸውንና የአገልግሎት ካርድ መውሰዳቸው ተገልጿልየኢፌዴሪ የጤና ሚኒስቴር ዲኤታ ወይዘሮ ሳህረላ አብዱላሂ የጤና ሚኒስቴር በአውበሬ ወረዳ የተጀመረውን የጤና መድሀን ዋስትና ለማጠናከር እንደሚሰራ ጠቁመው የወረዳው ህዝብም የበኩሉን እንዲወጣ ጥሪ አቅርበዋል የኢትዮጵያ የጤና መድሀን ኤጄንሲ ዳይሬክተር ወይዘሮ ፍሬህይወት አበበ በበኩላቸው የጤና መድሀን አገልግሎቱን በሶማሌ ክልል ለማዳረስ ኤጄንሲው እንደሚሰራ ገልፀዋልየሶማሌ ክልል ጤና ቢሮ ሀላፊ ዶክተር የሱፍ መሀመድ የክልሉ ጤና ቢሮ ለህዝቡ የጤና አገልግሎትን ተደራሽ ለማድረግ ዘርፈ ብዙ ስራዎችን እየሰራ መሆኑን ተናግረዋልአሁን የተጀመረው የጤና መድሀን አገልግሎት በአራርሶ ኤረር እና ጎዴ ወረዳዎች እንደሚቀጥል መናገራቸውን የሶማሌ ክልል መንግስት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ መረጃ ያመለክታልከፌስቡክ ገፃችን በተጨማሪ ወቅታዊ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘትየፋና ድረ ገፅ httpswwwfanabccom ይጎብኙ ተንቀሳቃሽ ምስሎችን ለማግኘት የፋና ቴሌቪዥን የዩቲዩብ ቻናል httpswwwyoutubecomcfanabroadcastingcorporate ሰብስክራይብ ያድርጉ ፈጣን መረጃዎችን ለማግኘት ትክክለኛውን የፋና ቴሌግራም ቻናል httpstmefanatelevision ይቀላቀሉ ከዚህ በተጨማሪም በትዊተር ገፃችን httpstwittercomfanatelevision ይወዳጁንዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን
https://www.fanabc.com/%e1%89%a0%e1%88%b6%e1%88%9b%e1%88%8c-%e1%8a%ad%e1%88%8d%e1%88%8d-%e1%89%a0%e1%8a%a0%e1%88%ab%e1%89%b5-%e1%8b%88%e1%88%a8%e1%8b%b3%e1%8b%8e%e1%89%bd-%e1%8b%a8%e1%8c%a4%e1%8a%93-%e1%88%98%e1%8b%b5/
164
6,812
ፌስቡክ ጽንፈኞችን የሚያድኑ 3 ሺህ ሰራተኞችን ሊቀጥር ነው
ዓለም አቀፍ ዜና
Saturday, 06 May 2017 10:31
1205
  በፌስቡክ የማህበራዊ ድረገፅ በኩል ፅንፈኝነትን የሚያስፋፉና አንባቢያንን የሚያሸብሩ መልእክቶችን የሚያሰራጩ ተጠቃሚዎችን የሚያድኑና እርምጃ የሚወስዱ ተጨማሪ 3 ሺህ ተቆጣጣሪ ሰራተኞችን ቀጥሮ ሊያሰማራ እንደሆነ ዘ ጋርዲያን ዘግቧልከቅርብ ጊዜ ወዲህ የፌስቡክ ተጠቃሚዎችን ወደ ፅንፈኝነት የሚስቡና የፍርሀትና የመሸበር ስሜትን የሚፈጥሩ መልእክቶችና ቪዲዮዎች በከፍተኛ ሁኔታ እየተበራከቱ መምጣታቸውን ተከትሎ የኩባንያው መስራች ማርክ ዙከርበርግ ጉዳዩን ለመግታት በማሰብ ተጨማሪ ተቆጣጣሪዎችን ቀጥሮ ወደ ስራ እንደሚያስገባ ባለፈው ረቡእ አስታውቋልተጠቃሚዎች መሰል መልእክቶችንና ቪዲዮዎችን በፌስቡክ ላይ ሲያገኙ በአፋጣኝ ለኩባንያው 4ሺህ 500 ያህል ተቆጣጣሪዎች ጥቆማ መስጠት የሚችሉበት አሰራር ተቀይሶ እየተሰራበት እንደሚገኝ የተነገረ ሲሆን ኩባንያው ድርጊቱን በፈፀሙ ተጠቃሚዎች ላይ አፋጣኝ እርምጃ እንደሚወስድም ተነግሯልፌስቡክ በየሳምንቱ በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ መሰል ጥቆማዎችና የቅሬታ መልእክቶች እንደሚደርሱት የዘገበው ዘ ጋርዲያን እነዚህን በርካታ ጉዳዮች አጣርቶ አፋጣኝ ምላሽ ለመስጠት እንዲችል እስከ አመቱ መጨረሻ ድረስ ተጨማሪ 3 ሺህ ያህል ተቆጣጣሪዎችን ለመቅጠር ማቀዱንም ገልጧል
https://www.addisadmassnews.com/index.php?option=com_k2&view=item&id=20084:%E1%8D%8C%E1%88%B5%E1%89%A1%E1%8A%AD-%E1%8C%BD%E1%8A%95%E1%8D%88%E1%8A%9E%E1%89%BD%E1%8A%95-%E1%8B%A8%E1%88%9A%E1%8B%AB%E1%8B%B5%E1%8A%91-3-%E1%88%BA%E1%88%85-%E1%88%B0%E1%88%AB%E1%89%B0%E1%8A%9E%E1%89%BD%E1%8A%95-%E1%88%8A%E1%89%80%E1%8C%A5%E1%88%AD-%E1%8A%90%E1%8B%8D&Itemid=212
120
42,363
ብሪታንያ ከአውሮፓ ህብረት ጋር ያደረገችው ሥምምነት
ዓለም አቀፍ ዜና
November 23, 2018
Unknown
ብሪታንያና ስፓኝ በብሪታንያ ቅኝ ግዛት ጂብራልታር ላይ ያላቸው ለምእተ አመታት ያህል የዘለቀ ጠብ በብሪታንያ ከአውሮፓ ህብረት መውጣት ሂደት ላይ የጠብ ስጋት አሳድሯልብሪታንያ ከአውሮፓ ህብረት ጋር ያደረገችው ስምምነት በመጪው እሁድ በሚካሄደው የአውሮፓ ኮሚሽን ስብስባ ላይ ድምፅ ይሰጥበታልየስፔን ጠቅላይ ሚኒስትርና ከፍተኛ ዲፕሎማቶቻቸው የብሪታንያ ከአውሮፓ ህብረት መውጣትን አስመልክቶ የረቀቀው የስምምነት ሀሳብ ማድሪድ በጂራልታር ላይ ያላትን የመወሰን ሚናን ችላ ብሏል በሚል አውግዘውታልየጂብራልታር ዋና ሚኒስትር ፋብያን ፒካርዶ ዛሬ ስምምነት የተደረገው ከስቴን ባለስልጣኖች ጋር ለመመካከር ወደ ማድሪድ በሄድኩበት ወቅት ነው ሲሉ በብሪታንያ የዜና ስርጭት ኮርፖሬሽን ተናግረዋል የስፔን የውጭ ጉዳይ ሚኒስተር በበኩላቸው ፒካርዶ የሚናገሩት በግበርና በድንበር ጉዳይ ስለሚደረገው ቴክኒካዊ ድርድር ነው ሆኖም ገና ያልተፈቱ ወሳኝ ልዩነቶች አሉ ብለዋል
https://amharic.voanews.com//a/spain-stand-firm-on-gibraltar-status-as-brexit-vote-nears-11-23-2018/4671235.html
101
32,987
​ኢትዮጵያውያን አሰልጣኞች የሞሮኮ ስልጠናቸውን አጠናቀው ተመለሱ
ስፖርት
September 19, 2017
Unknown
በሞሮኮ ራባት ከተማ በተዘጋጀው ስልጠና በኢትየጵያ የተለያዩ የሊግ እርከኖች የሚገኙ ወንድ እና ሴት አሰልጣኞች ተካፋይ ሲሆኑ በስልጠናውም አዳዲስ የአሰለጣጠን መንገዶችን ቀስመዋል ተብሏልለ15 ቀናት በቆየው ስልጠና የክፍል ውስጥ እና የመስክ ስልጠናዎች እንደተሰጡ ሲገለፅ በተለይ በወጣቶች እግርኳስ ላይ ምን አይነት ስልጠና መሰጠት እንዳለበት በርካታ አዳዲስ ትምህርቶችን እንዳገኙ ሰልጣኞች ተናግረዋልሰልጣኞቹ ባሳለፍነው ሳምንት መጨረሻ ስልጠናቸውን መጨረሳቸውን ተከትሎ ትላንት ምሽት ወደ አዲስ አበባ መምጣታቸው ሲገለፅ በሞሮኮ በነበራቸው ቆይታ የተለያዩ ጉብኝቶችን ጨምሮ ከሞሮኮ የእግርኳስ አሰልጣኞች ጋር የልምድ ልውውጥ ማድረጋቸው ታውቋል
https://soccerethiopia.net/football/30361
74
10,938
አቶ አቡዬ ካሳሁን የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንት ሆነው ተሾሙ፡፡
ሀገር አቀፍ ዜና
February 18, 2020
154
የአማራ ክልል ምክር ቤት እያካሄደ ባለው አስቸኳይ ጉባኤ የክልሉን ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንትና ምክትል ፕሬዝዳንት በርእሰ መስተዳድሩ አቅራቢነት ሾሟልበዚህም መሰረት በዳኝነት ለረዥም ጊዜ ያገለገሉትና በውክልና ሀላፊነቱን ይዘው ሲሰሩ የነበሩትን አቶ አቡዬ ካሳሁን በፕሬዝዳንትነት በሙሉ ድምፅ በፕሬዝዳንትነት ሰይሟልለአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ምክትል ፕሬዝዳንትነት ደግሞ አቶ ሀይለየሱስ ተስፋማርያምን ምክር ቤቱ በሙሉ ድምፅ አፅድቋል
https://www.amharaweb.com/%e1%8a%a0%e1%89%b6-%e1%8a%a0%e1%89%a1%e1%8b%ac-%e1%8a%ab%e1%88%b3%e1%88%81%e1%8a%95-%e1%8b%a8%e1%8a%a0%e1%88%9b%e1%88%ab-%e1%8a%ad%e1%88%8d%e1%88%8d-%e1%8c%a0%e1%89%85%e1%88%8b%e1%8b%ad-%e1%8d%8d/
52
51,402
ሰሜን ኮሪያ “የሳይበር ጥቃትን በመጠቀም ሁለት ቢሊዮን ዶላር መስረቋ” ተገለጸ
ፖለቲካ
August 7, 2019
Unknown
ሰሜን ኮሪያ የጦር መሳሪያ መርሀ ግብሯን ለመደጎም 2 ቢሊዮን ዶላር በሳይበር ጥቃት መስረቋን ሾልኮ የወጣ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ሪፖርት ይፋ አደርጓልፒዮንግያንግ ገንዘቡን ለመሰብሰብ ባንኮችን እና በኢንተርኔት ሲስተም የሚደረጉ የገንዘብ ልውውጦችን ኢላማ ማድረጓን ነው ምስጢራዊ ሪፖርቱ የጠቆመውየተመድ የዘርፉ ጠበብቶች የሳይበር ማይኒንግ ድርጊቶችን ማለትም እጅግ የረቀቁ ኮምፒዩተሮችን በመጠቀም የሚደረጉ የውጭ ገንዘብ የመመንተፍ ድርጊቶች ላይ ምርመራ እያካሄዱ ይገኛሉሪፖርቱ ለተባበሩት መንግስታት ደርጅት የፀጥታው ምክር ቤት በሰሜን ኮሪያ ላይ ማእቀብ ለመጣል ምርመራ ለሚያደርገው ኮሚቴ የተዘጋጀ ነውከሳይበር ጥቃቱ ባሻገርም ከዚህ በፊት ሰሜን ኮሪያ ተጥሎባት የነበረውን ከመርከብ መርከብ የእቃዎች ሽግግር መፈፀሟን የሚገልፁ መረጃዎችም በሪፖርቱ ተካተዋልሰሜን ኮሪያ ከአሜሪካ ጋር የጀመረችው ድፕሎማሲ ጥረት አልሳካ ሲላት የተለያዩ ርቀት ያላቸው ሚሳኤሎችን ማስወንጨፏን ተከትሎ ዳግም ቀጠናው ወደ ውጥረት ተመልሷልምንጭ ቢቢሲ
https://waltainfo.com/am/33979/
108
13,546
ጠ/ሚ ዐቢይ በኬንያ ያካሄዱትን የሁለት ቀናት የሥራ ጉብኝት አጠናቀው አዲስ አበባ ተመለሱ
ሀገር አቀፍ ዜና
Dec 10, 2020
792
አዲስ አበባ ታህሳስ 1 2013 ኤፍቢሲጠቅላይ ሚኒስትር አቢይ አህመድ እና ልኡካን ቡድናቸው በኬንያ ያካሄዱትን የሁለት ቀናት የስራ ጉብኝት አጠናቀው አዲስ አበባ ተመለሱበኬንያ የተካሄደው የሁለት ቀናት የስራ ጉብኝትም ለቀጣናዊ ትስስር በሚጠቅሙ የጋራ የመሰረተ ልማት ፕሮጀክቶች ላይ ያተኮረ መሆኑን ከጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት ያገኘነው መረጃ ያመላክታልከፌስቡክ ገፃችን በተጨማሪ ወቅታዊ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘትየፋና ድረ ገፅ ይጎብኙተንቀሳቃሽ ምስሎችን ለማግኘት የፋና ቴሌቪዥን የዩቲዩብ ቻናል ሰብስክራይብ ያድርጉፈጣን መረጃዎችን ለማግኘት ትክክለኛውን የፋና ቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉከዚህ በተጨማሪም በትዊተር ገፃችን ይወዳጁንዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን
https://www.fanabc.com/%e1%8c%a0-%e1%88%9a-%e1%8b%90%e1%89%a2%e1%8b%ad-%e1%89%a0%e1%8a%ac%e1%8a%95%e1%8b%ab-%e1%8b%ab%e1%8a%ab%e1%88%84%e1%8b%b1%e1%89%b5%e1%8a%95-%e1%8b%a8%e1%88%81%e1%88%88%e1%89%b5-%e1%89%80%e1%8a%93/
78
50,545
ብሪታኒያ ከደቡብ አፍሪካ የገባ አዲስ የኮሮና ዝርያ ስጋት ውስጥ ጥሎኛል አለች
ዓለም አቀፍ ዜና
December 24, 2020
Unknown
ታላቋ ብሪታኒያ አዲስ የኮሮና ዝርያ ያለባቸው 2 ሰዎችን ማግኘቷን የጤና ጥበቃ ሚኒስትሩ ማት ሀንኩክ አስታወቁበሎንዶንና በሰሜን ምእራብ ኢንግላንድ የተገኙት ሁለቱ ሰዎች ደቡብ አፍሪካ ተጉዘው ከነበሩ ሰዎች ጋር ንክኪ እንደነበራቸው ተረጋግጧልባለፉት 15 ቀናት ወደ ደቡብ አፍሪካ ተጉዘው የነበሩ ዜጎች ወይም ከደቡብ አፍሪካ ከመጣ ሰው ጋር ንክኪ ያላቸው በሙሉ በአስቸኳይ ራሳቸውን ለይተው እንዲቀመጡ አደራ ተብለዋልይህ አዲስ ዝርያ ሰሞኑን በ70 ከመቶ ፍጥነት የመዛመት ጉልበት አለው ከተባለ ሌላ ዝርያ ጋር የሚያያዝ አይደለምየደቡብ አፍሪካ ጤና ሚኒስትር ዝዌሊ ምሂዜ ይህ አዲስ ዝርያ አዲስ ጭንቀት ወልዷል ብለዋል ወጣትና በጣም ጤነኛ የሆኑ ሰዎችን ጭምር የሚያንበረክክ ዝርያ እንደሆነም አብራርተዋልጤና ሚኒስትሩ ሲናገሩ ደቡብ አፍሪካ ኤችአይቪ የመጣ ሰሞን የሆነችውን አይነት ምስቅልቅል ውስጥ አሁን ልትገባ አይገባትም ሲሉ ዜጎች አስፈላጊውን ጥንቃቄ ያድርጉ ብለዋልይህ ዝርያ ከተገኘ ወዲህ ሆስፒታሎች አካባቢ ነፍስ ውጭ ነፍስ ግቢ በሆነ አደገኛ ሁኔታ ላይ የሚገኙት ጤነኛና ወጣት የሆኑ ሰዎች ጭምር መሆኑ ነገሩን አሳሳቢ አድርጎታል 
https://waltainfo.com/am/%e1%89%a5%e1%88%aa%e1%89%b3%e1%8a%92%e1%8b%ab-%e1%8a%a8%e1%8b%b0%e1%89%a1%e1%89%a5-%e1%8a%a0%e1%8d%8d%e1%88%aa%e1%8a%ab-%e1%8b%a8%e1%8c%88%e1%89%a3-%e1%8a%a0%e1%8b%b2%e1%88%b5-%e1%8b%a8%e1%8a%ae/
133
11,167
አማራ ብዙኃን መገናኛ ድርጅት 25ኛ ዓመት የብር ኢዮቤልዩ በዓሉን እያከበረ ነው፡፡
ሀገር አቀፍ ዜና
December 17, 2019
78
ባህር ዳር ታሀሳስ 072012አም አብመድ በበኩር ጋዜጣ ህትመት የጀመረው አብመድ የሚዲያ ጉዞ ዛሬ ላይ በህትመት በኤሌክትሮኒክስ እና በዲጂታል ሚዲያው ተወዳዳሪ ሆኗል በኢትዮጵያ ከክልል ሚዲያዎች ቀዳሚ የሆነው የአማራ ብዙሀን መገናኛ ድርጅት ዛሬ 25ኛ አመት ምስረታ በአሉን እያከበረ ነውየድርጅቱ ስራ አስኪያጅ ሙሉቀን ሰጥዬ በስነ ስርአቱ መክፈቻ ላይ ድርጅቱ ከዚህ እስኪደርስ የበኩላቸውን ድርሻ ለተወጡ አሁን በስራ ላይ ላሉ ከተቋ ለቅቀው በተለያየ ቦታ ለሚገኙና በህይወት የሌሉ ለተቋሙ አስተዋፅኦ ያበረከቱ ሁሉ ምስጋና አቅርበዋልድርጅቱ በርካታ የሰው ሀይልና በቂና ዘመኑን የዋጁ የሚዲያ ቴክኖሎጂዎች መታጠቁን የገለፁት አቶ ሙሉቀን ሲመሰረት ከነበረመት ሁኔታ በእጅጉ ያደገ የተመነደገ ሚዲያ ነው ብለዋል በአሉን የድርጅቱን ገፅታ ይበልጥ ለማስተዋወቅ ለዚህ ያደረሱትን አካላት እውቅና ለመስጠትና በቀጣይ የበለጠ የስራ መነሳሳት በመፍጠር ለላቀ ለውጥ ለመትጋት እንደመነሻ ለማድረግ ለመጠቀም መታሰቡንም ተናግረዋልዘጋቢ የማነብርሀን ጌታቸው
https://www.amharaweb.com/%e1%8a%a0%e1%88%9b%e1%88%ab-%e1%89%a5%e1%8b%99%e1%8a%83%e1%8a%95-%e1%88%98%e1%8c%88%e1%8a%93%e1%8a%9b-%e1%8b%b5%e1%88%ad%e1%8c%85%e1%89%b5-25%e1%8a%9b-%e1%8b%93%e1%88%98%e1%89%b5-%e1%8b%a8%e1%89%a5/
114
29,085
የኢፌዲሪ ፕሬዝደንት ሉሲዎቹን አበረታቱ
ስፖርት
November 8, 2019
Unknown
ሉሲዎቹ የአቋም መለኪያ ጨዋታቸውን በሚያደርጉበት ወቅት የኢፌድሪ ፕሬዝደንት ክብርት ሳህለወርቅ ዘውዴ በስታዲየም በመገኘት አበረታተዋልየኢትዮጵያ ሴቶች ብሄራዊ ቡድን ከወጣቶች አካዳሚ ከ15 አመት በታች ታዳጊ ቡድን ጋር በአዲስ አበባ ስቴዲየም በሚያደርገው የአቋም መለኪያ ጨዋታ ላይ ነው ፕሬዝደንት ሳህለ ወርቅ ዘውዴ እና ዶር ሂሩት ካሳ የባህልና ቱሪዚም ሚኒስትር የተገኙት በጨዋታው እረፍት ሰአት ላይ ክብርት ፕሬዝደንቷ ተጫዋቾች በማበረታታት የማነቃቂያ ንግግር አድርገዋልበማስከተልም የፌዴሬሽኑ ፕሬዚደንት አቶ ኢሳይያስ ጂራ እና የኦሊምፒክ ፕሬዝደንት ዶር አሸብር ወጊዮርጊስ ለክብርት ፕሬዝደንት ሳህለወርቅ ዘውዴ የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድንን ሙሉ ቱታ አበርክተውላቸዋልየኢትዮጵያ የሴቶች ብሄራዊ ቡድን ኀዳር ወር በሚጀምረው የሴካፋ ዋንጫ ላይ እንደሚሳተፍ ይታወቃል
https://soccerethiopia.net/football/51590
89
47,752
22ኛው የህብረቱ የመሪዎች ጉባኤ ከሰዓታት በኋላ ይጀመራል
ፖለቲካ
January 30, 2014
Unknown
በአፍሪካ ህብረት 22ኛ የመሪዎች ጉባኤ ላይ ለመሳተፍ እስካሁን ከ20 የሚበልጡ የአፍሪካ አገራትና የመንግስታት መሪዎች አዲስ አበባ ገብተዋል ጉባኤው ከሰአታት በኋላ ይጀመራል ተብሎ እየተጠበቀ ነውለመሪዎች ጉባኤ ላይ አዲስ አበባ ከገቡት መሪዎች መካከል የማሊ ፕሬዚዳንት ኢብራሂም ቡበክር ከይታ የጂቡቲ ፕሬዚዳንት እስማኤል ኦማር ጌሌህ  የናሚቢያ ፕሬዚዳንት ሂፌክቧኜ ፖሀምባ ይገኙበታልበተጨማሪም የኢኳቶሪያል ጊኒ ፕሬዚዳንት ቲኦዶር ኦቢያንግ ንጉኤማ የዚምባቡዌ ፕሬዚዳንት ሮበርት ሙጋቤ የቻድ ፕሬዚዳንት ኢድሪስ ዴቢ የሱዳን ፕሬዚዳንት ኦማር ሀሰን አልበሽር የሴኔጋል ፕሬዚዳንት ማኪ ሳል የሞሪታኒያ ፕሬዚዳንት መሀመድ ኡልድ አብደላዚዝ የደቡብ አፍሪካ ፕሬዚዳንት ጃኮብ ዙማና የሶማሊያ ፕሬዚዳንት ሀሰን ሼክ መሀሙድ ናቸውፕሬዚዳንቶቹ ቦሌ አለም አቀፍ አውሮፕላን ጣቢያ ሲደርሱ የሰራተኛና ማሀበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ አብዱልፈታህ አብዱላሂና በሚኒስትር ማእረግ የብሄራዊ ፕላኒንግ ኮሚሽን ኮሚሽነር አቶ መኮንን ማንያዘዋል አቀባበል አድርገውላቸዋልከማክሰኞ ምሽት ጀምሮ የላይቤሪያ የሊቢያ የደቡብ ሱዳን የሞዛምቢክ የአልጄሪያ የኬፕቨርዴና የሰሀራዊ አረብ ሪፐብሊክ  ከፍተኛ የልኡካን ቡድኖች አዲስ አበባ ገብተዋል  የሯንዳ የቡሩንዲ የጊኒና ሌሎችም በርካታ የአፍሪካ  መሪዎች  ትናንት ማታ አዲስ አበባ ይገባሉ ተብሎ ይጠበቃልበአፍሪካ ሀብረት የመሪዎች ጉባኤ ላይ ለመሳተፍ የ30 አገራት ፕሬዚዳንቶች ምክትል ፕሬዚዳንቶችና ጠቅላይ ሚኒስትሮችና የሌሎቹም የሀብረቱ አባል አገራት ከፍተኛ የልኡካን ቡድኖች አዲስ አበባ ይገባሉ ተብሎ እንደሚጠበቅ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ገልጿል ጉባኤው ነገና ከነገ በስቲያ ለሁለት ቀናት በአፍሪካ ሀብረት አዳራሽ እንደሚካሄድ ነው ኢዜአ የዘገበው
https://waltainfo.com/am/28497/
183
25,243
የፖለቲካ ፓርቲዎች ከጠቅላይ ሚኒስትሩ ጋር በተደረገው ውይይት ላይ የተለያዩ አቋሞች ይዘዋል
ፖለቲካ
27 March 2016
Unknown
ጠቅላይ ሚኒስትር ሀይለ ማርያም ደሳለኝ ከፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት አባል ፓርቲዎች ጋር የጋራ ምክር ቤቱን በማጠናከር የምርጫ ህጎችና አዋጆች በሚሻሻሉበትና በብሄራዊ መግባባት አጀንዳዎች ላይ መጋቢት 14 ቀን 2008 አም በፅህፈት ቤታቸው ተወያዩ የጋራ ምክር ቤቱ አባል የሆኑም ያልሆኑም ፓርቲዎች ውይይቱን በተመለከተ የተለያዩ አቋሞች አንፀባርቀዋል በውይይቱ ወቅት የጋራ ምክር ቤቱ አባላት ከሆኑ የፖለቲካ ፓርቲዎች ምክር ቤቱን ማጠናከር ስለሚቻልበት እንዲሁም በብሄራዊ መግባባትን አስመልክቶ ለጠቅላይ ሚኒስትሩ ጥያቄዎች ቀርበውላቸዋልጠቅላይ ሚኒስትሩም የጋራ ምክር ቤቱ እንዲጠናከር መንግስት አስፈላጊውን ሁሉ እንደሚያደርግ ገልፀው ብሄራዊ መግባባትን በተመለከተም እንዲሁ ልዩነቶች እንደተጠበቁ በአገራዊ ጉዳዮች ላይ በጋራ መስራት እንደሚቻል አስታውቀዋልምንም እንኳን ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይኼን ቢሉም በአገሪቱ የሚንቀሳቀሱ የጋራ ምክር ቤቱ አባላት የሆኑም ያልሆኑም የተለያዩ የፖለቲካ ፓርቲዎች በውይይቱ ላይ የተለያየ አቋም እያራመዱ ነውየጠቅላይ ሚኒስትሩ አስተያየት ከፍተኛ የሆነ አድልዎ ያለበት ነው በተለይ ገንዘብን በተመለከተ ባደረጉት ንግግር የምክር ቤት አባላት ለሆኑ ፓርቲዎች የተወሰነ ገንዘብ እንደሚሰጥ አስታውቀዋል ይኼ ማለት ደግሞ ፓርቲዎችን የምክር ቤቱ አባል ለማድረግ የሚያስገድድ አሰራር ነው በማለት የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት መኢአድ ፕሬዚዳንት አቶ አበባው መሀሪ ለሪፖርተር ገልፀዋልብሄራዊ መግባባትን በተመለከተ ሲናገሩም አገር ውስጥ ምንም አይነት ግጭት እንዲነሳ አንፈልግም ነገር ግን ብሄራዊ እርቅ የሚመጣው ጠቅላይ ሚኒስትሩ ባሉት መሰረት ሳይሆን ሁሉም የሲቪክ ማሀበረሰብ አባላት ፓርቲዎችና ሌሎች ያገባናል የሚል ወገን ሁሉ ተሰብስበው መሆን አለበት ይኼ ግን ሊሆን አልቻለም እነሱን በሚያመቻቸው መንገድ ብቻ ማድረጉ ለአገሪቱ ዘላቂ ሰለም ሊያመጣ አይችልም ስለዚህ ሁሉም ያገባኛል የሚል አካል ሁሉ መሳተፍ አለበት ብለዋልበተመሳሳይ የሰማያዊ ፓርቲ ፕሬዚዳንት ኢንጂነር ይልቃል ጌትነት የተካሄደው ውይይት ለገዥው ፓርቲ የህዝብ ግንኙነት ስራ ከመስራት የዘለለ ምንም ፋይዳ የለውም ብለው በጋራ ምክር ቤቱ የሚሳተፉ ፓርቲዎችም ኢህአዴግን ከማጀብ የዘለለ ምንም ድርሻ እንደሌላቸው ገልፀዋልየጋራ ምክር ቤቱ አባላት የሚባሉት ከኢህአዴግ ገንዘብ የሚቆረጥላቸው ፓርቲዎች ናቸው ይኼ ደግሞ ለዴሞክራሲያዊ ስርአት ግንባታም ሆነ ለመድበለ ፓርቲ ስርአቱ ግንባታ ምንም አይነት አስተዋፅኦ የሌለው ነው ሲሉ ውይይቱንና የውይይቱን ተሳታፊ ፓርቲዎች ክፉኛ ተችተዋልብሄራዊ መግባባት የሚለው  ጉዳይም ቢሆን መንግስትና ፓርቲዎቹ በሚሉት መንገድ የሚፈታ እንዳልሆነ ተከራክረዋል አገሪቱ ውስጥ በርካታ ችግሮች በየስፍራው እየተከሰቱ ባሉበት ሁኔታ ዝም ብሎ ብሄራዊ መግባባት ማለት ቀልድ ነው በማለት ብሄራዊ መግባባት በንግግር ሳይሆን በተግባር ሊገለፅ እንደሚገባ አመልክተዋልየጠቅላይ ሚኒስትሩና የፓርቲዎቹ ውይይት ምንም አዲስ ነገር የለውም አገሪቷ ውስጥ የተከሰተውን ችግር አስመልክተው እንኳን አልተወያዩም ስለዚህ ጠቀሜታው እዚህ ግባ የሚባል አይደለም በማለት የተከራከሩት ደግሞ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ አንድነት መድረክ መድረክ የህዝብ ግንኙነት ሀላፊ አቶ ጥላሁን እንደሻው ናቸውአገሪቱ የምትፈልጋቸው አንገብጋቢ ፖለቲካዊ ጉዳዮች አሉ ነገር ግን የተደረገው ውይይት ከዚህ ቀደም የሚያደርጉት አይነት ውይይት ነው በማለት አስተያየታቸውን ሰጥተዋል ብሄራዊ መግባባትን አስመልክቶ የተደረገው ውይይትም ቢሆን ከፍተኛ ትኩረት የሚሰጠው እንዳልሆነ የገለፁ ሲሆን ብሄራዊ መግባባት የሚባለው ተጨባጭ በሆኑ በፖለቲካ ምሀዳሩ ላይ ለውጥ ሊያመጡ በሚችሉ ጉዳዮች ላይ የሚደረግ ውይይት እንጂ በአንድ የተወሰነ ጉዳይ ላይ ተከልሎ የሚደረግ ውይይት መሆን የለበትም በማለት አስረድተዋልከዚህ በተቃራኒ አስተያየታቸውን የሰጡት የኢትዮጵያውያን ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ ኢዴፓ ፕሬዚዳንት ዶር ጫኔ ከበደ በበኩላቸው ጠቅላይ ሚኒስትሩ የጋራ ምክር ቤቱ መጠናከር እንዳለበትና መንግስት የገንዘብ ድጋፍ እንደሚያደርግ የያዘውን አቋም አወንታዊ በሆነ መልኩ ተመልክተነዋል ብለዋልብሄራዊ መግባባትን አስመልክቶ ጠቅላይ ሚኒስትሩ የገቡት ቃል ሲፈፀም ለማየት በተስፋ እንደሚጠብቁም እንዲሁ ገልፀዋል ከዚህ ቀደም ቃል የተገቡ ነገሮች በተግባር ሲፈፀሙ አለማስተዋላቸውን በመግለፅ አሁንስ ኢህአዴግን እንዴት ማመን ይቻላል የሚል ጥያቄ ለጠቅላይ ሚኒስትሩ ማቅረባቸውን የገለፁት ዶር ጫኔ መንግስት ቁርጠኛ ነው የሚል ምላሽ ማግኘታቸውንና ይኼንንም በተስፋ እንደሚጠብቁ ገልፀዋልውይይቱ በአጠቃላይ ሲታይ ስምምነት የተደረሰበት ነው በማለት የገለፁት የኢህአዴግ የህዝብና የውጭ ግንኙነት ሀላፊ አቶ ደስታ ተስፋው በበኩላቸው  በቀጣይም አገራዊ መግባባት በመፍጠር በተለያዩ አጀንዳዎች ላይ የክርክር መድረኮችና ኮንፈረንሶች እየተዘጋጁ ፓርቲዎች ተሳትፏቸው እንዲጠናከር ይደረጋል ብለዋልምክር ቤቱ ያካተተው የኢህአዴግን የሚያጅቡ ፓርቲዎችን ብቻ እንጂ ጠንካራ ተቃዋሚ ፓርቲዎች አባል አይደሉም ለሚለው ወቀሳ የምክር ቤቱ አባላት በሰላማዊ መንገድና በመቻቻል ፖለቲካ ላይ ልዩነቶቻችን ተጠብቆ እንሰራለን ብለው ያመኑ ናቸው ከዚህ ባሻገር ደግሞ ህገወጥትነትን እያጣቀሱ በስነ ምግባር መገዛት የማይፈልጉ ደግሞ ምክር ቤቱ ውስጥ አልገቡም ልዩነቱ ይኼ ነው ከዚህ ውጪ ኢህአዴግ ሲፈልግ የሚያስገባው ሲፈልግ ግን የሚያስወጣው ፓርቲ የለም በማለት ምላሽ ሰጥተዋልየፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት ስምንት ፓርቲዎችን በአባልነት የያዘ ነው በአገሪቱ ዋነኛ የሚባሉት መኢአድ ሰማያዊና መድረክ በአባልነት አይሳተፉበትምየምክር ቤቱ አባል ለመሆን ፓርቲዎች የፖለቲካ ፓርቲዎች የምርጫ ስነ ምግባር አዋጅ ቁጥር 6622002ን መፈረም ይጠበቅባቸዋል እንደ መድረክና ሰማያዊ ያሉ ተቃዋሚ ፓርቲዎች አዋጁ የኢህአዴግን ሀሳብ የሚያንፀባርቅ በመሆኑ ሁሉም ፓርቲዎች በእኩልነት ተነጋግረው የሚያፀድቁት ሌላ የስነ ምግባር ህግ እንዲረቀቅ ይጠይቃሉ  
https://www.ethiopianreporter.com/article/11812
618
49,292
የቀድሞው የኢፌዴሪ ፕሬዝዳንት ዶ/ር ነጋሶ ጊዳዳ አረፉ
ፖለቲካ
April 27, 2019
Unknown
የኢፌዴሪ የቀድሞ ፕሬዚዳንት ዶክተር ነጋሶ ጊዳዳ ከዚህ አለም በሞት ተለዩዶክተር ነጋሶ ጊዳዳ በጀርመን ሀገር ህክምና ሲከታተሉ ቆይተው ከዚህ አለም በሞት መለየታቸው ተነግሯልዶክተር ነጋሶ ጊዳዳ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግስት ርእስ ብሄር በመሆን በ1987 የተሾሙ ሲሆን ለ7 አመታትም አገልግለዋልበ1997 አም በተካሄደው ምርጫ ላይ በደንቢ ዶሎ የግል ተወዳዳሪ በመሆን ፓርላማ መግባታቸውም ይታወሳልዶክተር ነጋሶ ጊዳዳ ከወጣትናቸው እድሜ ጀምሮ በኢትዮጵያ ዴሞክራሲያዊ ስርአት እንዲዘረጋ ሲደረግ በነበረው ሂደት ውስጥ ከፍተኛ ተሳትፎ ነበራቸውለዚህም ከተለያዩ የፖለቲካ ፓርቲዎች ጋር በመሰለፍም የበኩላቸውን አስተዋፅኦ ሲያበረክቱ ቆይተዋልበታሪክ ትምህረት ሶስተኛ ወይም ዶክትሬት ዲግሪያቸውን የያዙት ዶክተር ነጋሶ ጊዳዳ እንደ ምሁርነታቸው በሀገር ውስጥ እና በውጭ ሀገራትም የተለያዩ ግልጋሎቶችን ሲሰጡ ቆይተዋልበተማሩት ትምህርትም የኦሮሞን ባህል ታሪክ እና እሴት የሚያንፀባርቁ እና የኢትዮጵያን አንድነት የሚያጠናክሩ የተለያዩ ጥናቶችን አካሂዷል
https://waltainfo.com/am/31114/
109
12,843
በመዲናዋ ሲዘዋወር የነበረ 71 ካርቶን መድሐኒት መያዙን ፖሊስ አስታወቀ
ሀገር አቀፍ ዜና
Jan 5, 2021
196
አዲስ አበባ ታህሳስ 27 2013 ኤፍ ቢ ሲ በአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን የአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ፖሊስ መምሪያ በኮንትሮባንድ ሲዘዋወር የነበረ 71 ካርቶን መድሀኒት እና 57 ካርቶን ሽቶ መያዙን አስታወቀየኮንትሮባንድ እቃዎቹ የተያዙት በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ወረዳ 10 ልዩ ቦታው እፎይታ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ከሌሊቱ 10 ሰአት ገደማ ፖሊስ ፍተሻና ቁጥጥር በሚያደርግበት ወቅት መሆኑን ኮሚሽኑ ገልጿልአይሱዙ የጭነት መኪና ጨለማን ተገን በማድረግ 71 ካርቶን የህክምና መርፌ እና መድሀኒት እንዲሁም 57 ካርቶን ሽቶ በኮንትሮባንድ ጭኖ  ሲንቀሳቀስ እንደነበር የአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ፖሊስ መምሪያ የትራፊክ ቁጥጥር ዲቪዚዮን ሀላፊ ኮማንደር ትእግስት ሀይሉ ተናግረዋልበወቅቱ ፖሊስ ፍተሻ እያደረገ መሆኑን ያወቀው አሽከርካሪው መኪናውን አዙሮ በሌላ አቅጣጫ ሲጓዝ በጥርጣሬ በተደረገ ጥብቅ ክትትል በኮልፌ ቀራኒዮ ክፍለ ከተማ በተለምዶ ፊሊዶሮ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ተሽከርካሪው ቆሞ መገኘቱን እና አሽከርካሪው ለጊዜው መሰወሩን ኮማንደር ትእግስት ተናግረዋልየአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ፖሊስ መምሪያ ወንጀል መርማሪ ረዳት ኢንስፔክተር ካሚል አልዬ በበኩላቸው ተሽከርካሪው በፖሊስ መምሪያው ግቢ ቆሞ የሚገኝ ሲሆን የተያዙት መድሀኒት እና ሽቶዎች ለጉምሩክ ኮሚሽን ገቢ ይደረጋሉ ብለዋልተጠርጣሪውን በመያዝ ለህግ ለማቅረብ ጥረት እየተደረገ መሆኑንም ጨምረው ገልፀዋልየኮትሮባንድ ንግድ በህዝብና በሀገር ኢኮኖሚ ላይ ከፍተኛ ኪሳራ የሚያስከትል በመሆኑ ህብረተሰቡ ህገ ወጥነትን በመከላከል እስከ አሁን እያደረገ ያለውን ትብብር አጠናክሮ እንዲቀጥል የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ጥሪውን ማቅረቡን ከኮሚሽኑ ያገኘነው መረጃ ያመለክታልከፌስቡክ ገፃችን በተጨማሪ ወቅታዊ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘትየፋና ድረ ገፅ httpswwwfanabccom ይጎብኙተንቀሳቃሽ ምስሎችን ለማግኘት የፋና ቴሌቪዥን የዩቲዩብ ቻናል httpswwwyoutubecomcfanabroadcastingcorporate ሰብስክራይብ ያድርጉፈጣን መረጃዎችን ለማግኘት ትክክለኛውን የፋና ቴሌግራም ቻናል httpstmefanatelevision ይቀላቀሉከዚህ በተጨማሪም በትዊተር ገፃችን httpstwittercomfanatelevision ይወዳጁንዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን 
https://www.fanabc.com/%e1%89%a0%e1%88%98%e1%8b%b2%e1%8a%93%e1%8b%8b-%e1%88%b2%e1%8b%98%e1%8b%8b%e1%8b%88%e1%88%ad-%e1%8b%a8%e1%8a%90%e1%89%a0%e1%88%a8-71-%e1%8a%ab%e1%88%ad%e1%89%b6%e1%8a%95-%e1%88%98%e1%8b%b5%e1%88%90/
227
4,607
የፍትህ መንገድ የትኛው ነው?
ሀገር አቀፍ ዜና
May 15, 2019
43
የህግ የበላይነትንና ፍትህን ለማስፈን የፌዴራል መንግስት ለክልሎች በውክልና የሰጠውን የከፍተኛና የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በማንሳት በአገሪቱ በሙሉ የፌዴራል ፍርድ ቤቶችን ማዋቀር እንደሚገባ ምሁራን ይገልፃሉ በህገ መንግስቱ አንቀፅ 78 ንኡስ አንቀፅ 2 የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አስፈላጊ ሆኖ ሲያገኘው የፌዴራል ከፍተኛ እና የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤቶችን በአገሪቱ በሙሉ ወይም በከፊል እንዲያደራጅ በሁለት ሶስተኛ ድምፅ ሊወስን እንደሚችል ያስቀምጣል በዚህ ረገድ አንዳንድ የህግ ምሁራን ፍትህን ለማስፈን የመጀመሪያና የከፍተኛ ፍርድ ቤቶች በአገር አቀፍ ደረጃ መቋቋም አለባቸው ይላሉ ሌሎች ምሁራን ደግሞ የስልጣን ውክልናውን ማስቀጠል ፍትህንና የህግ የበላይነትን እንደሚያሰፍን ያመላክታሉ የሰላም ሚኒስትሯ ወይዘሮ ሙፈሪሀት ካሚል መስሪያ ቤታቸውን የዘጠኝ ወር ሪፖርት ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ሲያቀርቡ ከ2008 አም ጀምሮ እስካሁን በማፈናቀል አራት ሺህ 43 መዝገቦች ላይ ምርመራ ተደርጎ በሁለት ሺህ 276ቱ ላይ አቃቢ ህግ ክስ እንዲመሰርት ተልኳል ክስ የተመሰረተባቸው አራት መቶ 68ቱ ሲሆኑ ቀሪዎቹ አፈናቃዮች በህግ ጥላ ስር አልዋሉም ለዚህም ዋናው ምክንያት አፈናቃዮችን ለማቅረብ በየደረጃው የሚገኝ የፖለቲካና የፀጥታ አመራር ቁርጠኛነትና አለመተባበር ነው ብለዋል የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላትም በአገሪቱ የፍትህ አሰጣጥ ሂደት መጓደል አለ የህግ የበላይነት ማስከበር ችግር ላይ እየወደቀ ነው የክልል ፍርድ ቤቶችም በተሰጣቸው የፌዴራል የዳኝነት ውክልና ለዜጎች ገለልተኛ ሆነው ፍትህ እየሰጡ አይደለም ብለዋል በሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ የህግ መምህሩ ረዳት ፕሮፌሰር ለገሰ ጥጋቡ የህግ የበላይነትና ፍትህን ለማስፈን የፌዴራል መንግስት ያወጣቸው ህጎች በፌዴራል ፍርድ ቤቶች መዳኘት አለባቸው ይህ ባለ መሆኑ ወንጀለኞች ክልሎችን እንደመጠጊያ እየተጠቀሙ ነው ዜጎችም በገለልተኛነት ፍትህን ማግኘት አልቻሉም የህግ የበላይነትን ለማስከበርም አልተቻለም ስለሆነም የፌዴ ራል መንግስት በውክልና ለክልሎች የሰጠውን ስልጣን በመመለስ ፍርድ ቤቶችን በክልሎች አደራጅቶ ፍትህን ለተጠማው ህዝብ መስጠት አለበት ይላሉ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲው የህግ መምህር ዶክተር መሀሪ ረዳኢ የረዳት ፕሮፌሰሩን ሀሳብ አይቀበሉም እርሳቸው እንደሚሉት የፌዴራል መንግስት ውክልናውን ከማንሳት ይልቅ ፍትህ ማጣት አገርን ያጠፋል በሚል እምነት ተቀራርቦ መስራት የጋራ አመለካከት መፍጠር በፍትህ ዘርፉ ያለውን ችግር አንጥሮ በማውጣት መፍትሄ መስጠት መርህና ህግን መሰረት ያደረገ ዘላቂ መፍትሄ መፈለግ እንደሚገባ ያመላክታሉ የክልሎችን ውክልና አንስቶ የፌዴራል ፍርድ ቤቶችን በአገሪቱ ክልሎች ማደራጀት ልዩነት የለውም በክልሎች ያሉ ዳኞች ችግር በፌዴራል አለ ከብሄርም አንፃር ስልጣን የሚያገኙት ከክልሎች ስለሆነ ብሄርተኞች ናቸው ውክልና ቢነሳም በሚቋቋሙት ፍርድ ቤቶች የሚመደቡት ዳኞች የአካባቢውን ቋንቋ መቻል ስላለባቸው የዚያው አካባቢ ሰዎች ናቸው ፍትህ ካጓደሉ ውክልናው ተነስቶም ቢሆን ያጓድላሉ ሁሉም ተባብሮ ከመስራት ባለፈ ውክልናውን ማንሳት በፌዴራል እና በክልሎች መካከል አለመተማመን ከመፍጠር ያለፈ ፋይዳ የለውም ባይ ናቸው ረዳት ፕሮፌሰር ለገሰ ለዶክተር መሀሪ አስተያየት ምላሽ አላቸው እርሳቸው እንደ ሚሉት የፌዴራል ፍርድ ቤቶች በአገሪቱ መደራጀታቸው ክልሎችን መጠጊያ የሚያደርጉ ወንጀለኞችን ትክክለኛ ፍርድ ይሰጣል ህጎቹ የፌዴራል ስለሆኑ የፌዴራል የዳኝነት አካሉ በህጉ መሰረት ፍትህ ይሰጣል አስተዳዳሪውም ፌዴራል ስለሆነ ያለ ጫና ገለልተኛ ሆነው ይወስናሉ ፍርድ ቤቶች ከክልል ባለስልጣናት ተፅእኖ ነፃ ሆነው ለመስራት በፌዴራል መንግስት ቢደራጁ የተሻለ ነው 80 በመቶ የአገሪቱን በጀት የሚያስተዳድረው የፌዴራል መንግስት ስለሆነ ችግሩን ለመቅረፍና ፍርድ ቤቶችን ለማጠናከር የተሻለ እድል አለ የህግ ምሁር አቶ ሙልዩ ወለላው አገሪቱ አሁን ካለችበት ተጨባጭ ሁኔታ በፌዴራል መንግስት ስልጣን ስር የሚወድቀውን የፍርድ ቤት ስልጣን የፌዴራል መንግስት ፍርድ ቤቶችን በመላ አገሪቱ አዋቅሮ ቢመራ መልካም መሆኑን ያነሳሉ ሀሳባቸውን በምክንያት ሲያስደግፉም በፌዴራል ስልጣን ስር የሚወድቁ የዳኝነት ስራዎች በክልሎች የመፈፀም ችግር እየገጠማቸው ነው አንፈፅምም ባይሉ እንኳን የማጓተት ሁኔታ ይታያል በህገ መንግስቱ የተቀመጠው የስልጣን ሀላፊነት አሁን ላይ እየተደበላለቀ ነው የአገልግሎት አሰጣጥ መጓተትም በክልል ፍርድ ቤቶች ይታያል ከዚህም በላይ በአሁኑ ወቅት ክልሎች በእኔ ክልል አትግባ በሚሉበት ወቅት በፌዴራል ስልጣን ስር የሚወድቁ የዳኝነት ሀላፊነቶች በትክክል ተግባራዊ ማድረግ አይቻልም በዚህም የዜጎች ፍትህ የማግኘት መብት እየተጓደለ ነው የፍርድ ቤቶችን አስተዳደራዊ ነፃነት ለመጠበቅ እና በፋይናንስ ጠንካራ ለማድረግ የፌዴራል መንግስት በአገሪቱ ፍርድ ቤቶችን ቢያዋቅር የዳኝነት ስርአቱ ውጤታማ ይሆናል ነገር ግን ወደ ስራ ከመገባቱ በፊት ግምገማዊ ጥናት አድርጎ ችግሩን መፈተሽና መፍትሄ ማመላከት የተሻለ መሆኑንም አመላክተዋል የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚ ዳንት ወይዘሮ መአዛ አሸናፊ የጠቅላይ ሚኒስቴር ፅህፈት ቤት ባዘጋጀው አዲስ ወግ በተባለው የውይይት መድረክ ላይ እንደገለፁት ኢትዮጵያ የህግ የበላይነትን በማስከበር ረገድ ደረጃዋ ዝቅተኛ ነው እኤአ በ2018 የአለም አቀፉ ፍትህ ፎረም ባወጣው ሪፖርት ከአለም ከ126 አገራት 118ኛ ስትሆን በአፍሪካ ከ30 አገራት 27ኛ ደረጃ ላይ ትገኛለች በተመሳሳይ ወቅት የሰዎች ነፃነት ፎረም የተባለው ድርጅትም በአገሪቱ የህግ የበላይነት ከ162 የአለም አገራት 150ኛ መሆኗን ማረጋገጡን አመላክተዋል ይህ የፕሬዚዳንቷ መረጃ ኢትዮጵያ በህግ የበላይነትና ፍትህን በማስፈን ወደኋላ መቅረቷን ያመለክታል ፕሬዚዳንቷ የህግ የበላይነትን ለማረጋገጥ በርካታ ተቋማት ሚና አላቸው ዋናዎቹ ፍርድ ቤቶች ናቸው ፍርድ ቤቶች ግን ደካማ ናቸው የህግ የበላይነት እንዲከበር በፍትህ አካላት ተእልኮና ሚና ላይ የጋራ መግባባት አልነበረም ተቋማቱና መሪዎቹ ነፃ አልነበሩም የተነሳሽነትና የሀብት ውስንነት አለባቸው ፍርድ ቤቶች የተገልጋዩን ብዛት የሚመጥን አቅም የላቸውም በአጠቃላይ ፍርድ ቤቶች መቀየር አለባቸው ይላሉ በምሳሌም ሲያመላክቱ ጠቅላይ ፍርድ ቤት በአመት 15 ሺህ ከፍተኛው ፍርድ ቤት 20 ሺህ እንዲሁም የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት 140 ሺህ ጉዳዮች ለማስተናገድ ያቅዳሉ ከእቅዱ በተቃራኒው ዳኞች ቀጠሮ አስይዘው ማስቻያ ስለሌላቸው ቀጠሮ ያስቀ ይራሉ ማስቻያ በማጣታቸውም ዳኞች በሳምንት ሁለት ቀን ብቻ ፍርድ እንደሚሰጡ በማንሳት አንገብጋቢ ችግር መኖሩን ያስረ ዳሉበአገሪቱ ያለው የፍትህ ስርአት በብዙ ችግር ውስጥ እንደሆነ በሁሉም ደረጃ የሚታመን ሀቅ ነው ችግሩም ከመዋቅር አንስቶ እስከ ግለሰብ ባለሙያ የሚደርስ ነው ይህን ለመፍታትም በጥናት ላይ ተመስርቶ ችግሮችን መለየት አስቻይ ሁኔታዎችን ማወቅና በጥናቱ ውጤት ላይ ተመስርቶ ፍርድ ቤቶችን በፌዴራል በማዋቀር ወይም በነበረው የውክልና አካሄድ ጠንካራ የፍትህ ስርአት መዘርጋት ለነገ የሚባል ስራ አይደለምአዲስ ዘመን ግንቦት 72011 በአጎናፍር ገዛኸኝ
https://www.press.et/Ama/?p=10779
772
37,326
የነገይቱ ኢትዮጵያ የዛሬ መንገዶች
ሀገር አቀፍ ዜና
November 23, 2018
Unknown
የኢትዮጵያ ፖለቲካ ይዞታና ቀጣይ አቅጣጫ ወግ ያለው ፍተሻ የውይይቱ ትኩረት ነው ሰሞንኛውን አበይት የፖለቲካ ጉዳዮች ምንነትና አንድምታ በመዳሰስ የሚንደረደረው ውይይት የነገዪቱን ኢትዮጵያ መዳረሻ መሰረቶች እና ከዚያ የሚያደርሱ ጎዳናዎች ጠበቅ አድርጎ ይመረምራል በሂደቱ የሚታዩትን ፈተናዎችም ይቃኛልተወያዮች በዚህ በዩናይትድ ስቴትስ የኦሀዮ ክፍለ ግዛት የሚገኘው የዴይተን ዩኒቨርሲቲ የፍልስፍና መምህሩ ፕሮፌሰር መሳይ ከበደ ከስቶክሆልም ስዊድን የዋዜማ ራዲዮው መስፍን ነጋሽ እና እንዲሁም በስቴት ኦፍ ኒው ዮርክ ዩኒቨርሲቲ የድህረ ምረቃ ፕሮግራም የፍልስፍና ትምህርት በመከታተል ላይ የሚገኘው ሄኖክ የማነ ናቸው የውይይቱን ተከታታይ ክፍሎች ከዚህ ያድምጡ
https://amharic.voanews.com//a/panel-discussion-11-23-2018/4671607.html
79
17,950
ጠ/ሚ ዐቢይ ከተለያዩ ሃገራት መሪዎች ጋር ተወያዩ
ሀገር አቀፍ ዜና
Feb 10, 2020
1,111
አዲስ አበባ የካቲት 2 2012 ኤፍ ቢ ሲ ጠቅላይ ሚኒስትር አቢይ አህመድ ከተለያዩ ሀገራት መሪዎች ጋር ተወያዩጠቅላይ ሚኒስትሩ ከደቡብ ሱዳኑ ፕሬዚዳንት ሳልቫኪር ማያርዲት ጋር በሀገሪቱ ዘለቂ ሰላምን ማስፈን በሚቻልበት አግባብ ላይ መወያየታቸውን የጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት ፕሬስ ሴክሬታሪያት ሀላፊ አቶ ንጉሱ ጥላሁን ለጋዜጠኞች በሰጡት መግለጫ ተናግረዋልበውይይታቸውም በሀገሪቱ የሽግግር መንግስት ምስረታ ሂደት ላይ የተደረሰው ስምምነት እንዲተገበር በጋራ ለመስራት መስማማታቸውን አስረድተዋልከዚህ ባለፈም ከደቡብ ሱዳን በርካታ ቁጥር ያላቸው ዜጎች ተፈናቅለው በኢትዮጵያ መጠለላቸውን በመጥቀስ የደቡብ ሱዳን ስደተኞች በኢትዮጵያ ላይ በሚያሳርፈው ተፅእኖ ዙሪያም መክረዋልከዚህ አንፃርም የደቡብ ሱዳን ሰላም ለኢትዮጵያና ለአካባቢው ሀገራት ቁልፍ መሆኑንም በዚህ ወቅት ገልፀዋልበሌላ በኩል ከጁቡቲው ፕሬዚዳንት ኢስማኤል ኦማር ጊሌህ ጋር ባደረጉት ውይይት ደግሞ በመሰረተ ልማት ማሻሻያ በተለይም ከወደብ አገልግሎት አሰጣጥ ጋር በተያያዘ ምክክር አድርገዋልከዚህ ባለፈም የባቡር ትራንስፖርት አገልግሎትን ቀልጣፋ ማድረግ በሚቻልበት አግባብ እንዲሁም በምጣኔ ሀብታዊ ውህደት ዙሪያም ተወያይተዋልጠቅላይ ሚኒስትሩ ከጊኒው ፕሬዚዳንት አልፋ ኮንዴ ጋርም በአህጉራዊ እና ቀጠናዊ ጉዳዮች ላይ መክረዋልበተጨማሪም ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከአልጄሪያው ፕሬዚዳንት አብዱልመጂድ ቲቦን ጋር የምስራቅ አፍሪካን እና የሳህል ቀጠናን ትስስር ማጠናከር በሚቻልበት አግባብ ላይ ምክክር አድርገዋልመሪዎቹ በኢትዮጵያ እና በአልጄሪያ መካከል ያለው የመደመር ግንኙነት ለሁለቱም ሀገራት የሚጠቅም ትብብርን የማስገኘት አቅም እንዳለውም አንስተዋልበስላባት ማናዬትኩስ መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የቴሌግራም ገፃችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ httpstmefanatelevision
https://www.fanabc.com/%e1%8c%a0-%e1%88%9a-%e1%8b%90%e1%89%a2%e1%8b%ad-%e1%8a%a8%e1%89%b0%e1%88%88%e1%8b%ab%e1%8b%a9-%e1%88%83%e1%8c%88%e1%88%ab%e1%89%b5-%e1%88%98%e1%88%aa%e1%8b%8e%e1%89%bd-%e1%8c%8b%e1%88%ad-%e1%89%b0/
182
36,761
በኢህአዴግ መግለጫ ላይ የፖለቲካ ተንታኞቹች አስተያየት
ሀገር አቀፍ ዜና
January 25, 2019
Unknown
ሰሞኑን በኢህአዴግ የስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ የወጣው መግለጫ በአባል ድርጅቶቹ መካከል ይታያል የሚባለውን ልዩነት መፈታቱን በደንብ ግልፅ አላደረገም ይላሉ የፖለቲካ ተንታኞች ልዩነቱ እንዲሁ በቀላሉ የሚፈታ እንዳልሆነም የተናገሩ አሉበአባል ድርጅቶች መካከል ያሉ የአካሄድ ዝንፈቶችና የእርስ በርስ የመጠራጠር ችግሮች በቀጣይ እንዲስተካከሉ መግባባት ላይ ተደርሷል በማለት ነበር የስራ አስፈፃሚ ኮሚቴው የገለፀው የፖለቲካ ተንታኞቹ ግን መግባባት ላይ ስለመደረሱ ማረጋገጫ የለም ባይ ናቸው
https://amharic.voanews.com//a/eprdf-congress-analysis-1-25-2019/4759350.html
57
43,965
በከተማዋ ከበዓል ጋር ተያይዞ እስካሁን ምንም አይነት የእሳት አደጋ አልተከሰተም-ባለስልጣኑ
ሀገር አቀፍ ዜና
April 9, 2018
Unknown
በከተማዋ ከትንሳኤ በአል ጋር ተያይዞ እስካሁን ምንም አይነት የእሳት አደጋ አለመከሰቱን የአዲስ አበባ ከተማ እሳትና ድንገተኛ አደጋዎች መከላከልና መቆጣጣር ባለስልጣን አስታወቀበመላ አገሪቱ በክርስትና እምነት ተከታዮች ዘንድ የትንሳኤ በአል እየተከበረ ይገኛልበተመሳሳይ ከበአሉ ዋዜማ ጀምሮ በአንድ ሰው ከባድና በአምስት ሰዎች ቀላል የትራፊክ አደጋ ከመድረሱ ውጭ በህይወት ላይ የደረሰ ጉዳት አለመኖሩን የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አስታውቋልየአዲስ አበባ እሳትና ድንገተኛ አደጋዎች መከላከልና መቆጣጠር ባለስልጣን የህዝብ ግንኙነት ባለሙያ አቶ ንጋቱ ማሞ ለኢዜአ እንደተናገሩት ከበአሉ ጋር ተያይዞ በከተማዋ እስካሁን ድረስ  ምንም አይነት የእሳት አደጋ አልተከሰተምባለስልጣኑ አደጋዎች እንዳይከሰቱ በተለያዩ የመገናኛ ብዙሀን የግንዛቤ መስጫ ስራ በስፋት መስራቱን አስታውሰዋልድንገት አደጋ ቢከሰት በ939 ነፃ የስልክ መስመር በመደወል ለባለሰልጣኑ ማሳወቅ እንደሚገባም አቶ ንጋቱ አስገንዝበዋልበሌላ በኩል ከበአሉ ጋር ተያይዞ ያለው የትራፊክ እንቅስቃሴም ሰላማዊ መሆኑን የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አስታውቋልየኮሚሽኑ የህዝብ ግነኙነት ባለሙያ ኢንስፔክተር አሰፋ መዝገቡ እንደተናገሩት አንድ ተሽከርካሪ ከባቡር መስመር አጥር ጋር ተጋጭቶ አንድ አደጋ ከማድረሱ ውጭ ሰላማዊ የትራፊክ እንቅስቃሴ መኖሩን ገልፀዋልበአደጋው አንድ ሰው ከባድና አምስት ሰዎች ቀላል አደጋ እንደደረሰባቸው ኢንስፔክተር አሰፋ ተናግረዋልበአሉን በሰላም ለማክበር አሽከርካሪዎች በጥንቃቄ እንዲሽከረክሩና ጠጥተው ከማሽከርከር እንዲቆጠቡ አሳስበዋልእግረኞች ራሳቸውን ከትራፊክ አደጋ መጠበቅ እንዳለባቸውም ጠቁመዋል ኢዜአ 
https://waltainfo.com/am/31929/
167
21,306
በኦሮሚያ ክልል በተካሄዱ ተቃውሞዎች 67 ሰዎች ተገደሉ
ፖለቲካ
27 October 2019
Unknown
ግጭቱ ከክልሉ አቅም በላይ በመሆኑ የመከላከያ ሰራዊት ተሰማርቷልየኦኤምኤን ቴሌቪዥን ጣቢያ ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ ጃዋር መሀመድ የተመደበለት ጥበቃ እንዲነሳ በመባሉ በተቀሰቀሰ ውዝግብ በኦሮሚያ ክልል በተካሄዱ ተቃውሞዎች የሞቱ ሰዎች ቁጥር 67 መድረሱ ተረጋገጠ በአንዳንድ አካባቢዎች ሀይማኖታዊና ብሄር ተኮር ጥቃቶች ተፈፅመዋልየኦሮሚያ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን አርብ ጥቅምት 14 ቀን እንዳስታወቀው በክልሉ በተቀሰቀሱ ተቃውሞዎች 67 ሰዎች ተገድለዋል ከተገደሉት ውስጥ 13 ያህሉ በጥይት ቀሪዎቹ ደግሞ በተፈፀመባቸው ጥቃት ህይወታቸው ማለፉን የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን ገልጿል ከተገደሉት መካከል አምስቱ የፖሊስ ባልደረቦች እንደሆኑ ኮሚሽኑ አስታውቋል  የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን ይህንን ቢልም ጉዳት በደረሰባቸው አካባቢዎች የሚኖሩ ሰዎች የተገደሉት ሰዎች ቁጥር ሊጨምር ይችላል እያሉ ነው በአንዳንድ ስፍራዎች የተፈፀሙት ጥቃቶች ሀይማኖታዊና ብሄር ተኮር በመሆናቸው ሳቢያ በርካቶች ጉዳት እንደደረሰባቸው ተናግረዋልበህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በመንግስታቸው የበጀት አመቱ እቅዶችና በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ማብራርያ የሰጡት ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ዶር የውጭ ዜግነት ያላቸው የሚዲያ ባለቤቶች ጥላቻና ግጭትን ከሚቀሰቅሱ ስራዎች ካልተቆጠቡ መንግስት እርምጃ እንደሚወስድ ማክሰኞ ጥቅምት 11 ቀን 2012 አም ማስታወቃቸው ይታወሳል የጠቅላይ ሚኒስትሩ ማስጠንቀቂያ በጥቅሉ የተነገረ ቢሆንም ጃዋር የውጭ ዜግነት ያለው ትውልደ ኢትዮጵያዊ የፖለቲካ አክቲቪስትና የሚዲያ ባለቤት መሆኑ ራሱን ጨምሮ በርካቶች የጠቅላይ ሚኒስትሩ ማስጠንቀቂያ በዋናነት እሱን የሚመለከት አድርገው ተገንዝበውት ነበር ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህንን ማስጠንቀቂያ ባስተላለፉበት እለት አመሻሽይ ላይ ወደ ሩሲያ ተጉዘዋል ነገር ግን በዚያው እለት እኩለ ሌሊት ለጃዋር ደሀንነት ጥበቃ እንዲያደርጉ በመንግስት የተመደቡ ጥበቃዎች በአዲስ አበባ ከተማ ቦሌ አካባቢ ከሚገኘው መኖሪያ ቤት ስራቸውን አቋርጠው እንዲወጡ ታዘዋል በመባሉ ምክንያት አለመግባባት ተፈጥሯልየጥበቃ አገልግሎቱ ተገቢ ባልሆነ ሰአትና እሱ ሳያውቅ እንዲነሳ ትእዛዝ ተላልፏል በመባሉ በጃዋር ላይ ስጋት መፍጠሩንና ለዚህም ተጨባጭ ምክንያት ከመንግስት ሀላፊዎች ማግኘት አለመቻሉን በመግለፅ ከ17 ሚሊዮን በላይ ተከታዮችን ባፈራበት የማሀበራዊ ትስስር ገፅ ላይ በዚያው ሌሊት ይፋ እንዲያደርግ እንዳስገደደው ራሱ ተናግሯል ይህንንም ተከትሎ ከጃዋር መኖሪያ ቅርብ ከሆኑ አካባቢዎች ደጋፊዎቹ ሌሊቱን ተጉዘው በስፍራው የደረሱ ሲሆን እሱ ይፋ ያደረገው መረጃም ስሜትና ጥርጣሬን እየቀላቀለ ሌሊቱን ሲሰራጭ አድሮ ቄሮ በሚባል መጠሪያ የሚታወቁ ወጣቶች በማግስቱ በበርካታ የኦሮሚያ ክልል ከተሞች ለተቃውሞ እንዲወጡ ተቃውሟቸውንም መንገድ በመዝጋትና እንቅስቃሴዎችን በማስተጓጎል እንዲገልፁ አድርጓቸዋል ተቃውሞውም እየተስፋፋ በርካታ ስፍራዎችን አዳርሷልጃዋር የተመደቡለት የጥበቃ ሰዎች በእኩለ ሌሊት እንዲነሱና ጥበቃው እንዲቋረጥ መንግስት አድርጓል ያለውን ድርጊት የግድያ ሙከራ እንደሆነ ሌሎች ፖለቲካዊ ምክንያቶችንም በማያያዝ በማግስቱ ጠዋት በራሱ ሚዲያ ኦኤምኤን እና በሌሎች ሚዲያዎች እንዲገለፅ አድርጓል በመሆኑም ረቡእ ጥቅምት 12 ቀን 2012 አም ማለዳ በአዲስ አበባ ዙሪያ ባሉ የኦሮሚያ ከተሞች የተጀመረው ተቃውሞ በበርካታ የኦሮሚያ ከተሞችም ተስፋፍቶ ቀጥሏል ተቃውሞው መንገድ ከመዝጋትና የተባለውን ድርጊት ከማውገዝ አልፎ በመሄድ ገፅታውን በመቀየር ጠቅላይ ሚኒስትሩ ማሀበራዊ መሰረታቸው በሆነው የኦሮሞ ህዝብ ላይ ክህደት እንደፈፀሙ እንዲሁም የኦሮሞ ህዝብ ትግል ጥያቄዎች እንዳይመለሱ አድርገዋል የሚሉ ውግዘቶች ተስታጋብቶባቸዋል በቅርቡ ያሳተሙት መደመር የተሰኘው መፅሀፋቸውና ባነሮች እንዲቃጠሉ ተደርገዋል የተቃውሞ ሰልፎቹ በተካሄዱባቸው አንዳንድ አካባዎች ለአብነትም በተለያዩ ከተሞች የሚኖሩ የሌላ ብሄር ተወላጆችና የጃዋር ደጋፊዎች በመጋጨታቸው የበርካታ ሰዎች ህይወት እንዲቀጠፍ ምክንያት ሆኗል የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽነር እንደሻው ጣሰው በጃዋር ላይ ምንም አይነት የግድያ ሙከራ አለመቃጣቱን ግለሰቡም በስራው ላይ እንደሚገኝ ረቡእ ቀትር ላይ በመግለፅ ለማረጋጋት ጥረት አድርገው ነበር ለጃዋርም ሆነ ከውጭ ለገቡ ተፅእኖ ፈጣሪ ፖለቲከኞች መንግስት መድቦ የነበረውን የጥበቃ አገልግሎት በአገሪቱ በተፈጠረው አንፃራዊ ሰላም ምክንያት በማቋረጥ ላይ እንደነበር የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽነሩ ተናግረዋል ረቡእ ጠዋት የተጀመረው ተቃውሞ ከቀትር በኋላም እየተስፋፋ በርካታ የኦሮሚያ ከተሞችን በግጭት ሲንጥ ውሏል ተቃውሞዎቹ በአንዳንድ አካባቢዎች ሀይማኖታዊና የብሄር ግጭት መልክ በመያዛቸው ከቁጥጥር ውጭ መሆናቸውንና የፀጥታ አስከባሪዎችም ክስተቱን ለመቆጣጠር ሀይል ወደ መጠቀም እንዲገቡ ማስገደዱን ለማወቅ ተችሏል በዚህም ምክንያት ረቡእ እለት በአምቦ ሶስት ሰዎች በምስራቅ ሀረርጌ አንድ መገደላቸውን ለማወቅ ተችሏል በዚሁ ቀን በአዳማ ከተማ በሚገኝ አንድ ዱቄት ፋብሪካ ላይ ጥቃት ለማድረስ ሙከራ አድርገዋል በተባሉ ተቃዋሚዎች ላይ የፋብሪካው የጥበቃ ሰራተኛ ተኩስ በመክፈት ሁለት ሰልፈኞችን በመግደላቸው ምክንያት ተቃውሞው ማየሉን በዚህም ሳቢያ የፋብሪካው የጥበቃ ሰራተኛ በሰልፈኞቹ ሲገደሉ በፋብሪካው ቅጥር ግቢ የነበሩ 15 ተሽከርካሪዎች መውደማቸውም ታውቋል በተመሳሳይ በድሬዳዋ ከተማ አራት ሰዎች መገደላቸውንም የተገኘው መረጃ ያመለክታል በድሬዳዋና በሀረር ከተሞች በነጋታው በተፈፀሙ ጥቃቶች በርካቶች እንደተገደሉ የአይን እማኞች ለሪፖርተር ተናግረዋል ጥቃቶቹም በጣም አስፈሪ እንደነበሩ አክለዋልየኦሮሚያ ክልል ምክትል ርእሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ ረቡእ አመሻሽ ላይ በሰጡት መግለጫ የክልሉ ህዝብ እንዲረጋጋ ጥሪ በማቅረብ የጃዋር ጥበቃዎችን ለማንሳት የተሄደበት መንገድ አግባብነት እንደሌለው ተናግረዋል አክለውም ተቃውሞው ሌላ መልክ እንዲይዝ በማድረግ ክልሉን ለመረበሽ አላማ ያላቸው ሀይሎች መኖራቸውን በመግለፅ የክልሉ መንግስት በእነዚህ ላይ አስፈላጊውን እርምጃ እንደሚወስድ አስጠንቅቀዋል ይሁን እንጂ ተቃውሞውንና ግጭቱን በማግስቱም መቆጣጠር አልተቻለም በማግስቱ ሀሙስ ግጭቶቹ ተጠናክረው የቀጠሉ ሲሆን በተለይም በመጀመርያው ቀን የነበረውን ተቃውሞ ለማስተጓጎል ሞክረዋል የተባሉ የማሀበረሰብ ክፍሎችን ማንነት በመለየት ጥቃት ወደ መሰንዘር እንደተገባ ታውቋል የአይን እማኞች በምእራብ ኦሮሚያ ወለቴ በተባለ አካባቢ የመጀመርያ ቀን ተቃውሞውን የማስተጓጎል ሙከራ አድርገዋል የተባሉ የሌላ ብሄረሰብ ተወላጆችን በየመኖሪያቸው በመግባት ጥቃት መሰንዘሩን ተናግረዋል በዚህም ምክንያት በአንድ ያላለቀ ህንፃ ላይ በጋራ ከሚኖሩ ሰዎች መካከል ሴቶቹን በመለየት ወንዶቹን ከመኖሪያቻው በማውጣት ጥቃት ያደረሱባቸው መሆኑንና ጥቃት ከደረሰባቸው መካከልም ስድስት የሚሆኑት መገደላቸውን የአይን እማኞች አስረድተዋል በአምቦም እንደዚሁ ሰዎች ሞተዋል በምስራቅ ሀረርጌም ተመሳሳይ ጥቃት ሊደርስባቸው የነበሩ አንድ ግለሰብ በጦር መስሪያ ራሳቸውን ለመከላከል ባደረጉት ሙከራ ጥቃት ሊያደርሱባቸው ከመጡት መካከል ሁለት ሰዎች መግደላቸውን ይህንንም ተከትሎ ግለሰቡ ከስፍራው ቢያመልጡም በባለቤታቸው ላይ በተፈፀመ ግድያ እንዲሁም በሌሎች ሁለት ሰዎች ላይ በተፈፀመ ጥቃት በድምሩ አምስት የአካባቢው ነዋሪዎች መገደላቸውን የአካባቢው ሰዎች ለሪፖርተር ገልፀዋል በተመሳሳይ ዶዶላ አካባቢ ለተቃውሞ የወጡ ወጣቶች ብሄርና ሀይማኖት ለይተው በማጥቃት ድርጊት ውስጥ በመግባታቸው አራት ሰዎች እንደተገደሉ ተሰምቷል በሁለቱ ቀናት በርካታ ሰዎች መገደላቸውን ሪፖርተር ግጭቶቹ ከተቀሰቀሱባቸው አካባቢዎች ነዋሪዎች ያሰባሰበው መረጃ ያመለክታል የሟቾችን ቁጥር በተመለከተ የተለያዩ አሀዞች እየተሰሙ ቢሆንም ከገለልተኛ አካላት ትክክለኛውን ቁጥር ማረጋገጥ አልተቻለም ሀሙስ ከቀትር በኋላ ጃዋር ከተለያዩ የኦሮሞ የፖለቲካ ድርጅቶች ጋር በመሆን በሰጠው መግለጫ በተካሄዱት ተቃውሞዎች በቂ መልእክት መተላለፉን በመግለፅ ተከታዮቹም ሆኑ ሌሎች የኦሮሞ ማሀበረሰቦች ተቃውሟቸውን በመግታት እንዲረጋጉ በኦኤምኤን ማሳሰቢያ ሰጥቷል በተለይ ዶዶላ አካባቢ የከፋ ጥቃት ሲፈፀም እንደነበር ታውቋል የተገደሉ ሰዎችን አስከሬን ለመቅበር የተቸገሩ ሰዎች ለመንግስት አካላት የድረሱልን ጥሪ ሲያሰሙ ነበር ቤቶቻቸው የተቃጠሉባቸው ሰዎችም እንዲሁ ድረሱልን ሲሉ ነበርይህንን ተከትሎ መለስተኛ መረጋጋት አርብ እለት ቢስተዋልም ውጥረቱ እንዳየለ ነበር አርብ እለት የመከላከያ ሰራዊቱ በሰጠው መግለጫ የክልሉ መንግስት ግጭቱን ለመቆጣጠር ከአቅም በላይ እንደሆነበት በመግለፅ የፌደራል መንግስትን ድጋፍ በመጠየቁ መንግስት ሰራዊቱ ችግር በተፈጠረባቸው አካባቢዎች እንዲሰማራ መወሰኑን አመልክቷል የመከላከያ ሚኒስቴር የህዝብ ግንኙነትና ኢንዶክትሪኔሽን ዳይሬክተር ሜጀር ጄነራል መሀመድ ተሰማ በሰጡት መግለጫ ሰራዊቱ ወደ ክልሉ በመግባት ግጭቱን እንዲቆጣጠር ከመንግስት በተሰጠው መመርያ መሰማራቱን አረጋግጠዋል በዚህም መሰረት አዳማ ቢሾፍቱ ድሬዳዋ ባሌ ዶዶላ አሰላ ኮፈሌ አምቦ ሻሸመኔ ሞጆና  በሀረር ሰራዊቱ ከተሰማራባቸው መካከል መሆናቸውን ገልፀዋል በተፈጠረው ግጭት ለጠፋው የሰው ህይወትና የንብረት ውድመት ተጠያቂ ስለሆኑ አካላት ግን ለሀትመት እስከ ገባንበት ቅዳሜ እኩለ ቀን ድረስ በመንግስት በኩል የተባለ ነገር የለም ብዙዎች ግን የጠቅላይ ሚኒስትር አብይ መንግስትን እርምጃ እየጠበቁ ነበር
https://www.ethiopianreporter.com/article/17126
953
32,679
​ሪፖርት | ደደቢት ወደ አሸናፊነት ተመልሷል
ስፖርት
December 10, 2017
Unknown
ከኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ 6ኛ ሳምንት ጨዋታዎች መሀከል ትግራይ ስታድየም ላይ የተደረገው የመቐለ ከተማ እና የደደቢት ጨዋታ ሰማያዊ ለባሾቹ በጌታነህ ከበደ እና አለምአንተ ካሳ ጎሎች አማካይነት ከሁለት ተከታታይ የአቻ ውጤቶች በኋላ ወደ ድል ተመልሰዋል የሁለቱ ቡድኖች ጨዋታ ከመጀመሩ አስቀድሞ ባለፈው ሳምንት ከጨዋታ በፊት በወልድያ እና በመቐለ ከተማ ደጋፊዎች መሀከል በተነሳው ግጭት ህይወቱን ላጣው የመቐለ ከተማው ደጋፊ ሰለሞን ከበደ የህሊና ፀሎት የተደረገ ሲሆን ከዚህ በፊት በስቴድየም ዙርያ የሚታየውን ረዣዥም ሰልፍ ለማስቀረት ተጨማሪ የመግቢያ በሮች ተከፍለው ተመልካቹ በቀላሉ ወደ ሜዳ መግባት ችሏልየተቀዛቀዘ እና በመሀለኛው ሜዳ ክፍል በሚደረጉ ተደጋጋሚ ያልተሳኩ አጫጭር ቅብብሎች በተጀመረው ጨዋታ የመጀመሪያው ኢላማውን የጠበቀ ሙከራ የታየው በ5ኛው ደቂቃ መድሀኔ ታደሰ ከፍፁም ቅጣት ምት ጠርዝ ላይ ያገኘውን ኳስ ሞክሮ ክሌመንት በቀላሉ ሲያድንበት ነበር በመጀመርያዎቹ 15 ደቂቃዎች ባለሜዳዎቹ መቐለ ከተማዎች ከደደቢት በተሻለ አጥቅተው ለመጫወት የሞከሩ ሲሆን ያለቀላቸው የግብ እድሎችንም ፈጥረው ሲያመክኑ ታይተዋል  በተለይም በ13 ደቂቃ ላይ መድሀኔ ታደሰ ከሚካኤል ደስታ ጋር አንድ ሁለት ተቀባብሎ የመታው እና ደስታ ደሙ ተደርቦ ያወጣበት ኳስ ቀይ እና ነጭ ለባሾቹን መሪ ለማድረግ የተቃረበ ነበር በዚሁ የተቀዛቀዘ እና የግብ ሙከራዎች እምብዛም ባልታየበት የመጀመርያው አጋማሽ የኳስ ቁጥጥር የበላይነቱን በመያዝ እድሎችን ለመፍጠር የሞከሩት ደደቢቶች የመጀመርያ ሙከራ ለማድረግ 20 ደቂቃዎች ፈጅቶባቸዋል በዚህም ጌታነህ ከበደ በረዥሙ የተሻገረለትን ኳስ ተቆጣጥሮ ለሰለሞን ሀብቴ አቀብሎት ሰለሞን ቢሞክርም ኳሷ በግቡ ቋሚ ለጥቂት ወጥታበታለች ከዚች ሙከራ በተጨማሪ በ 24ኛው ደቂቃ ላይ ጥሩ ሲንቀሳቀስ የነበረው ሰለሞን ሀብቴ በረጅሙ ለጌታነህ ያሻገረውን ኳስ ጌታነህ ሞክሮ ወደላይ ተነስቶበታል ደደቢቶች 31ኛው ደቂቃ ላይ በብዙ የኳስ ንክኪ እና በጥሩ ፍሰት በቁጥር ተበራክተው ወደ መቐለዎች የፍፁም ቅጣት ምት ክልል ከገቡ በሀላ የፈጠሩትን እድል ወደ ሙከራነት ሳይቀይሩ የቀሩበት አጋጣሚም ተጠቃሽ ነውበዚህ መልኩ ጫና ሲፈጥሩ የቆዩት ደደቢቶች ቡድኖቹ ለእረፍት ወደ መልበሻ ቤት ከማምራታቸው ሶስት ደቂቃዎች በፊት የመጀመሪያውን ጎል አግኝተዋል  ግቧም ከደደቢቶች የአማካይ ክፍል ተነስቶ ከቀኝ መስመር በኤፍሬም አሻሞ አማካይነት ከተሻማ ኳስ የተገኘች ነበረች ይህ ኳስ በግራ የሳጥኑ ጠርዝ ላይ ለነበረው ሰለሞን ደርሶባት ወደግብ የመታትን ኳስ ጌታነህ ከበደ አግኝቶ ወደ ግብነት ቀይሯታል ሁለተኛው አጋማሽ ሲጀመር መቐለ ከተማዎች አለምነህ ግርማን በዱላ ሙላቱ በመተካት የሜዳውን ስፋት ለመጠቀም ይበልጥ ወደ ጎን ተለጥጠው ለመጫወት ሞክረዋል በዚህ ረገድ ተቀይሮ የገባው ዱላ ሙላቱ በቀኝ የቡድኑ የማጥቃት መስመር በኩል የተለየ ጫና ሲፈጥር ተስተውሏል በደደቢቶች በኩል ደግሞ ኤፍሬም አሻሞ እና ሽመክት ጉግሳ ወደ መሀል እያጠበቡ በመግባት እንዲጫወቱ መደረጉ ቡድኑ በሜዳው ቁመት የመሀል መስመሩ የማጥቃት ሀይል እንዲጨምር ሆኗል ከመጀመሪያው በተሻለ ጫን ብለው የተጫወቱት መቐለዎች ወደ ቀኝ መስመር ባደላ ፈጣን እንቅስቃሴ እድሎችን ሲፈጥሩ ተስተውለዋል በዚህ መነሻነትም ዱላ ሙላቱ 65ኛው ደቂቃ ላይ ከመሀል ሜዳ በረጅሙ የተጣለለትን ኳስ ለማግኘት ወደ ደደቢት ሳጥን ሲገባ በከድር ኩሊባሊ ጥፋት ስለተሰራበት ኢዳኛ በላይ ታደሰ ለባለሜዳዎቹ የፍፁም ቅጣት ምት ሰጥተዋል ሆኖም ተጨዋቾቹን  እና ዳኛውን አካቶ ሶስት ደቂቃዎችን ከፈጀ ክርክር በሀላ የተመታው የመድሀኔ ታደሰ ፍፁም ቅጣት ምት በክሌመንት ቀኝ ቋሚ በኩል ወደ ውጪ ወጥቷል መቐለዎችም አቻ የሚሆኑበትን እድል ሳይጠቀሙበት ቀርተዋል ከዚህ በሀላ በነበረው የጨዋታ ክፍለ ጊዜ ሁለቱም ቡድኖች የተጫዋች ቅያሪዎችን በማድረግ ጭምር ግቦችን ለማግኘት ባደረጉት ተመጣጣኝ ፉክክር መቐለዎች በያሬድ ከበደ እንዲሁም ደደቢቶች በሽመክት ጉግሳ አማካይነት የግብ እድሎችን ሲፈጥሩ ታይተዋል ሆኖም በስተመጨረሻ ስኬታማ የነበሩት ደደቢቶች ነበሩ 82ኛው ደቂቃ ላይ ከቀኝ መስመር አጥቦ በመገባት ኤፍሬም አሻሞ አማካይነት ከሰነዘረው ጥቃት የመጣለትን ኳስ ጌታነህ ከበደ በግሩም ሁኔታ በአራቱ መቐለ ከተማ ተከላካዮች መሀል አሾልኮ በአቤል እንዳለ  ተቀይሮ ለገባው አለምአንተ ካሳ አሳልፎለት አለምአንተ ቀለል ባለ አጨራረስ የደደቢትን መሪነት ማስፋት ችሏል ጨዋታውም ሌላ ግብ ሳይታይበት ሲጠናቀቅ መቐለ ከተማ በሜዳው የመጀመሪያ ሽንፈት ደርሶበታልዮሀንስ ሳህሌ መቐለ ከተማ በጨዋታው መጀመርያ አጋማሽ ጥሩ አልተንቀሳቀስንም እነሱ አንድ ያገኙትን አጋጣሚ ተጠቅመው አገቡብን በሁለተኛው አጋማሽ ግን ጥሩ ተንቀሳቅሰናል ያለቀላቸው የግብ እድሎችንም አምክነናል ከዚ በተጨማሪም ፍፁም ቅጣት ምት አግኝተን አልተጠቀምንበትም በቀጣይ ጨዋታ ያሉብን ክፍተቶች አርመን እንቀርባለን ንጉሴ ደስታ ደደቢት ሜዳው ለጨዋታ ምቹ ስለሆነ እና ተጫዋቾቼም ይዘነው የገባነውን ታክቲክ በሚገባ በመተግበራቸው አሸንፈን ወጥተናል ተጋጣሚያችን ተከላክሎ ቢጫወትም ይህንን ሰብረን አሸንፈን በመውጣታችን ደስተኛ ነኝ
https://soccerethiopia.net/football/31809
573
50,091
የትምህርትና ሥልጠና ፍኖተ ካርታ ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ቀርቦ ውይይት ተካሄደበት
ሀገር አቀፍ ዜና
December 27, 2018
Unknown
የትምህርትና ስልጠና ፍኖተ ካርታ በዛሬው እለት ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ቀርቦ ውይይት ተካሂዶበታልጥናቱን ለምክር ቤቱ አባላት ያቀረቡት የትምህርት ሚኒስትር ዶክተር ጥላዬ ጌቴ በስራ ላይ ያለው የስርአተ ትምህርት በርካታ ችግሮች ያሉበት በመሆኑ ፍኖተ ካርታውን ማሻሻል አስፈላጊ ሆኖ መገኘቱን ገልፀዋል  የትምህርት ስርአቱ እየተፈተሸ የማይከለስና ሀገር በቀል እውቀቶች ያልተካተቱበት በመሆኑ ብቁ ዜጋ ማፍራት እንዳልተቻለ እና የተማሪዎች ምዘና ችግር እንደነበረበት ጠቁመዋል                         በሌላ በኩል የመምህራን ብቃት አሁን ባለበት ሁኔታ አነስተኛ በመሆኑ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ጥራት አለመኖሩ በትምህርት ስርአቱ ላይ ችግር መሆኑን ዶክተር ጥላዬ ገልፀዋልየፍኖተ ካርታው ፍልስፍናና ማሻሻያው የሀገሪቱን የእድገት ደረጃ የሚመጥን መሆኑን የጠቅሱት ሚኒስትሩ በሀገሪቱ ያለውን የትምህርት ስርአት ላይ ያሉትን ችግሮችና የመፍትሄ አቅጣጫውን የለየ ነው ብለዋልበቀረበው ጥናቱ ዙሪያ አስተያየት የሰጡት የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት የትምህርት ጥራትን ለማስጠበቅ ብቁ መምህራንን በማፍራት ረገድና ለሀገሪቱ እድገት አስተዋፅኦ የሚያበረክት ዜጋ ከማፍራት አኳያ አዲሱ ማሻሻያ በሚያመጣው የመፍትሄ ሀሳቦች ዙሪያ ጥያቄዎችን አንስተው ትምህርት ሚኒስትሩ ምላሽ ሰጥተዋል
https://waltainfo.com/am/32176/
137
24,269
ጣሊያናዊውን ወጣት በመግደል የተጠረጠረው ግለሰብ በቁጥጥር ሥር ዋለ
ሀገር አቀፍ ዜና
5 March 2017
Unknown
ባለፈው ሳምንት የካቲት 18 ለ19 ቀን 2009 አም አጥቢያ ከሌሊቱ 930 ሰአት ላይ የ32 አመት ጣሊያናዊ ወጣት በጥይት መትቶ ገድሏል የተባለውን ተጠርጣሪ ፖሊስ በቁጥጥር ስር ማዋሉን አስታወቀየአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ለሪፖርተር እንደገለፀው ሟች ጃማ ካርሎስ ጉላን ገድሏል ተብሎ የተጠረጠረው ግለሰብ ብሩክ ጫኔ ይባላል ገዳዩም በሰላሳዎቹ የእድሜ ክልል ውስጥ የሚገኝ ወጣት መሆኑን የገለፀው ፖሊስ የግድያውን መንስኤ በማጣራት ላይ መሆኑን ተናግሯልወጣቱ ተጠርጣሪ ግድያውን ስለመፈፀሙ ሙሉ በሙሉ በእምነት ቃሉ ማረጋገጡንም ፖሊስ ገልጿል ፖሊስ ጣሊያናዊው ወጣት በተገደለበት እለት በቁጥጥር ስር ካዋላቸው ተጠርጣሪዎች መካከል ወጣት ብሩክ አብሮ ታስሮ እንደነበርም ገልጿል በወቅቱ ገዳዩን መለየት ባይቻልም ሰሞኑን በተደረገ ምርመራ ከተጠርጣሪዎቹ አንዷ ስለግድያውና ማን እንደገደለው በመናገሯ ብሩክም ሲጠየቅ ማመኑን ፖሊስ አስረድቷልሟች ስልክ ደውሎ ካለበት ቦታ እንዲመጣለት እንደጠየቀና እሱም ካለበት ቦታ ድረስ ሄዶ ሲደውልለት ከነበረበት መዝናኛ ቦታ ወጥቶ መምጣቱን በመሪው በኩል ሆኖ ሲታገለው የያዘውን ሽጉጥ እያሳየ ተው እመታሀለሁ እያለው ሲላፋ በድንገት ምላጩ ተስቦ እንደመታው ቃል መስጠቱን ፖሊስ ገልጿልበመሆኑም የገደለበትን ሽጉጥና ሲያሽከረክር የነበረውን ቢኤም ደብልዩ መኪና በቁጥጥር ስር አድርጎ ምርመራውን መቀጠሉንና ለግድያ የሚያበቃ ተጨማሪ ነገር ካለ በቀጣይ ምርመራ ማወቅ እንደሚችል ፖሊስ ገልጿል
https://www.ethiopianreporter.com/content/%E1%8C%A3%E1%88%8A%E1%8B%AB%E1%8A%93%E1%8B%8A%E1%8B%8D%E1%8A%95-%E1%8B%88%E1%8C%A3%E1%89%B5-%E1%89%A0%E1%88%98%E1%8C%8D%E1%8B%B0%E1%88%8D-%E1%8B%A8%E1%89%B0%E1%8C%A0%E1%88%A8%E1%8C%A0%E1%88%A8%E1%8B%8D-%E1%8C%8D%E1%88%88%E1%88%B0%E1%89%A5-%E1%89%A0%E1%89%81%E1%8C%A5%E1%8C%A5%E1%88%AD-%E1%88%A5%E1%88%AD-%E1%8B%8B%E1%88%88
162
44,819
እውቁ የአፈር ተመራማሪ  ፕሮፌሰር ተካልኝ ማሞ ዓረፉ
ሀገር አቀፍ ዜና
September 9, 2017
Unknown
እውቁ የአፈር ተመራማሪ ፕሮፌሰር ተካልኝ ማሞ በህክምና ሲረዱ ቆይተው በ61 አመታቸው አረፉ  አስክሬናቸው ከውጭ አገር ዛሬ ከቀኑ 600 ሰአት ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ ሲደርስ ከፍተኛ የመንግስት ሀላፊዎች የስራ ባልደረቦችና ወዳጅ ዘመዶቻቸው አቀባበል እንደሚያደርጉላቸው የእርሻና ተፈጥሮ ሀብት ሚኒስቴር  ገልጿል የቀብር ስነስርአቱም ቅዳሜ ጳጉሜ 4 ቀን 2009 ከቀኑ 700 ሰአት ከፍተኛ የመንግስት ሀላፊዎች የስራ ባልደረቦቻቸው ወዳጅ ዘመዶቻቸው በተገኙበት በመንበረ ፀባኦት ቅድስት ስላሴ ካቴድራል እንደሚፈፀም የሚኒስቴሩ የህዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር አቶ አለማየሁ ብርሀኑ ገልፀዋል እኤአ በ1985 በአፈር ኬሚስትሪ እና ለምነት ከስኮትላንዱ አበርዲን ዩኒቨርሲቲ ተመርቀዋል እኤአ ከ1985 እስከ 1999 ከፍተኛ ተመራማሪና የምርምር ዳይሬክተር በመሆን ሰርተዋል እኤአ በ2004 የሀሮማያ ዩኒቨርሲቲ ምክትል ፕሬዝዳንት ከ2004 እስከ 2005 የግብርና ሚኒስትር ዴኤታ ከ2005 እስከ 2010 ደግሞ የምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ አማካሪና የግብርና ሚኒስትር ሆነው አገልግለዋል ፕሮፌሰር ተካልኝ ማሞ በአፈር ኬሚስትሪና ለምነት በሰብል ጥናት የአፈር መረጃ እና መሰል ጉዳዮች ላይ ከ75 በላይ ሳይንሳዊ ፅሁፎችንና እና መፅሀፎችን በአለም አቀፍ ደረጃ አሳትመዋል ተመራማሪው የኢትዮጵያ የተፈጥሮ ሀብት ጆርናል መስራችና ዋና አዘጋጅ ሆነውም አገልግለዋል በአገር ውስጥና በሌላው አለም በሚገኙ ዩኒቨርሲቲዎች የሁለተኛ እና የሶስተኛ ዲግሪ ተማሪዎችን በማስተማርና በማማከር የሙያ ግዳጃቸውን ተወጥተዋል     ፕሮፌሰር ተካልኝ የኢትዮጵያ የአፈር ሳይንስ ሶሳይቲ ተጠሪ ሆነው በሰሯቸውት በርካታ ምርምሮች ከአሜሪካው ባዮግራፊካል ኢንስቲትዩት የስዊስ ትራንስዲሲፒሊነሪ ሽልማትና እውቅና አግኝተዋልኢዜአ
https://waltainfo.com/am/31781/
185
42,854
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ለ55 ሚኒስትር ዲኤታዎች ሹመት ሰጡ
ፖለቲካ
October 24, 2018
Unknown
ጠቅላይ ሚንስትር ዶክተር አብይ አህመድ በቅርቡ በአዲስ መልክ ላዋቀሩት ካቢኔ ለ55 ሚንስትር ዴኤታዎች ሹመት መስጠታቸውን የጠቅላይ ሚኒስትሩ ልዩ ፅህፈት ቤት ሀላፊ አቶ ፍፁም አረጋ በትዊተር ገፃቸው አስታውቋልዝርዝሩም እንደሚከተለው ቀርቧል
https://waltainfo.com/am/30479/
29
41,747
አባ ሙሴ ዘርአይ የኖቤል ሰላም ሽልማት እጩ
ዓለም አቀፍ ዜና
October 08, 2015
Unknown
ለዘንድሮው የኖቤል የሰላም ሽልማት ስዊዘርላንድ ነዋሪ የሆኑት ኤርትራዊው ቄስ አባ ሙሴ ዘርአይ ታጭተዋል አባ ሙሴ በአውሮፓ ለስደተኞች ችግር እየተሟገቱ የሚገኙ ካቶሊክ ካህን ናቸውአርባ አመት እድሜአቸው ላይ የሚገኙት አባ ሙሴ በአፍሪካ በአውሮፓ ውስጥና በሜዲቴራኒያን ባህር ላይ እየታዩ ላሉ የስደትና የስደተኞች ችግሮች ለበርካታ አመታት ሲሟገቱ ቆይተዋልጣልያንና በተለያዩ የአውሮፓ ከተሞች ውስጥ የተበተኑ ስደተኞች ትኩረት እንዲያገኙ ለጣልያንና ለሌሎች የአውሮፓ ሀገሮች መንግስታትና ባልስልጣኖች አቤቱታዎችን ሲያቀርቡና ሲጎተጉቱ ቆይተዋል የኖቤል ሰላም ሽልማትአባ ሙሴ የአውሮፓ መሪዎች ለችግሩ የሚገባውን ትኩረት አልሰጡም ብለው እስከ ዛሬ እየተሟገቱ ይገኛሏባ ሙሴ ሜዲቴራኒያን ባህር ላይ ለአደጋ ከተጋለጡ ፍልሰተኞች የሚደርሷቸውን የድረሱልን ጥሪዎች ለጣልያንና ለማልታ የባህር ሀይሎች እያቀበሉ በባህር ላይ የነፍስ አድን ስራዎች እንዲጀመሩ ላለፉት 12 አመታት ሲጥሩ የኖሩ ሰው ናቸውአባ ሙሴ ባለፈው አመት አጋማሽ አካባቢ ከሮማው ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት አቡነ ፍራንሲስ ጋር ተገናኝተው በነበረ ጊዜ እያከናወኑ ስላሏቸው ለስደተኞች ደሀንነት የመሟገት ተግባራት ተነጋግረው ነበርየሮማው ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት አቡነ ፍራንሲስ እኤአ 2013 የአበባ ጉንጉን በሜዲቴራኒያን ባህር ላይ ሲያኖሯባ ሙሴ ለዘንድሮው የኖቤል የሰላም ሽልማት ስለመታጨታቸው ምን እንደሚሉ የዚህ ዛሬ ዛሬ እንዲህ በእጅጉ ተስፋፍቶ ለሚታየው የስደት ችግር መፍትሄው ምንድነው ብለው እንደሚያስቡና ስለስደተኞች መከራና ሰቆቃም ጳጳሱ የአባ ፍራንሲስ ስላሏቸው አስተሳሰብና እውቀትም አባ ሙሴ ገልፅዋልየአባ ፍራንሲስ ለቫቲካን የበላይነት መመረጥ ማሀበራዊ ፍትህን ያስገኛል ብለው እንደሚያምኑና ሌሎች ካህናት በእርሳቸው ምክንያት ተመሳሳይ ተግባር ለመፈፅም እንደሚበረታታቱ ገልፀዋልአባ ሙሴ ለታጩበት 106ኛ ለሆነው ለዘንድሮው የኖቤል የሰላም ሽልማት አብረዋቸው ከታጩት መካከል የሮማው ሊቀ ጳጳስ አቡነ ፍራንሲዝ እና የጀርመን ቻንስለር አንጌላ መርከል ይገኙበታልሳሌም ሰለሞን አባ ሙሴን በስልክ አነጋግራ ተከታዩን ዘገባ አጠናቅራለች ሙሉውን ዝርዝር የድምፅ ፋይሉን በመጫን ያዳምጡ
https://amharic.voanews.com//a/eritrea-nobel-prize-father-mussie-zerai-eritrean-priest/2995896.html
228
16,713
አስተዳደሩ ለኢድ አልፈጥር በዓል ማክበሪያ የበሬና የበግ ስጦታዎችን አቅም ለሌላቸው የህብረተሰብ ክፍሎች እንዲከፋፈል አሰራጨ
ሀገር አቀፍ ዜና
May 22, 2020
417
አዲስ አበባ ግንቦት 14 2012 ኤፍቢሲ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ለኢድ አልፈጥር በአል ማክበሪያ ከተለያዩ ባለሀብቶች የተሰበሰቡ የበሬና የበግ ስጦታዎችን አቅም ለሌላቸው የህብረተሰብ ክፍሎች እንዲከፋፈሉ አሰራጨየአዲስ አበባ ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ ኡማ ከተለያዩ ባለሀብቶች ያሰባሰቧቸውን የእርድ በሬዎችን እና በጎችን በአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት በመገኘት አቅም ለሌላቸው የህብረተሰብ ክፍሎች በቅርጫ መልክ እንዲያከፋፍሉ ለወጣቶቹ አበርክተዋልወጣቶቹም የተሰበሰቡትን 20 የእርድ በሬዎች እና ከ200 በላይ በጎች በሚኖሩባቸው አካባቢዎች ለሚገኙ ሙስሊም አቅመ ደካማ ነዋሪዎች የሚያከፋፍሉ ይሆናል ነው የተባለውየአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ኢንጅነር ታከለ ኡማ በተመሳሳይ የፋሲካን በአልን ምክንያት በማድረግ ከባለሀብቶች የተሰባሰቡ 40 በሬዎችን ለአቅመ ደካማ ነዋሪዎች እንዲከፋፍሉ ለተለያዩ አካባቢ ወጣቶች ማከፋፈላቸው እንደሚታወስ ከአዲስ አበባ ፕሬስ ሴክሬታሪያት ያገኘነው መረጃ ያመላክታል
https://www.fanabc.com/%e1%8a%a0%e1%88%b5%e1%89%b0%e1%8b%b3%e1%8b%b0%e1%88%a9-%e1%88%88%e1%8a%a2%e1%8b%b5-%e1%8a%a0%e1%88%8d%e1%8d%88%e1%8c%a5%e1%88%ad-%e1%89%a0%e1%8b%93%e1%88%8d-%e1%88%9b%e1%8a%ad%e1%89%a0%e1%88%aa/
104
43,318
የኢንጂነር ስመኘው በቀለ የቀብር ስነስርዓት ሐምሌ 22 እደሚፈጸም ተገለጸ
ሀገር አቀፍ ዜና
July 27, 2018
Unknown
የኢንጂነር ስመኘው በቀለ የቀብር ስነስርአት እሁድ ሀምሌ 222010 ከቀኑ ሰባት ሰአት ላይ በቅድስት ስላሴ ካቴድራል ቤቴክርስትያን እንደሚፈፀም ብሄራዊ የቀብር አስፈፃሚ ኮሚቴ ገልጿልየቀብር ስነስርአቱ ቤተሰቦቻቸው ከፍተኛ የመንግስት ባለስልጣናት ወዳጅ ዘመዶቻቸውና የስራ ባልደረቦቻቸው በተገኙበት ለአንድ ታላቅ የልማት አርበኛ በሚደረግ ስነስርአት እንደሚከናወንም ተመልክቷልየብሄራዊ ቀብር አስፈፃሚ ኮሚቴው በእኝህ ታላቅ የልማት አርበኛ ሞት የተሰማውን ጥልቅ ሀዘን ገልፆ ለቤተሰቦቻቸው ለስራ ባልደረቦቻቻው እና ለመላው ኢትዮጵያውያን መፅናናትን ተመኝቷል የመንግስት ኮምዩንኬሽን ፅህፈት ቤት
https://waltainfo.com/am/32037/
64
16,900
አቶ ገዱ አንዳርጋቸው ከካናዳ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ
ሀገር አቀፍ ዜና
May 7, 2020
541
አዲስ አበባሚያዚያ 292012ኤፍቢሲ የኢፌዲሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ገዱ አንዳርጋቸው ከካናዳ አቻቸው ፍራንስዋ ፊሊፒ ሻምፓኝ ጋር በስልክ ተወያይተዋል ሚኒስትሮቹ በነበራቸው የስልክ ውይይት የሁለቱን አገራት የሁለትዮሽ እና አለም አቀፍ ግንኙነት ማጠናከር በሚቻልባቸው ጉዳዮች ዙሪያ መክረዋል ነው የተባለው ከዚያም ባለፈ ሁለቱ አገራት የኮሮና ወረርሽኝ ስርጭትን ለመግታት በትብብር ለመስራት መስማማታቸው ነው የተነገረው በውይይቱም ወቅት አቶ ገዱ ኢትዮጵያና ካናዳ ዘመናትን ያስቆጠረ ጠንካራ ግንኙነት እንዳላቸው ገልፀው ግንኙነቱን ይበልጥ ለማጠናከር ኢትዮጵያ ትሰራለች ብለዋል የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመግታት ኢትዮጵያ እያደረገች ያለውን አጠቃላይ እንቅቃሴ የገለፁት ሚኒስትሩ በቀጠናውና በአፍሪካ ደረጃ የወረርሽኙን ስርጭት ለመግታት እየተከናወኑ ያሉ እንቅስቃሴዎችንም አብራርተዋል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ አያይዘውም ከወረርሽኙ አለም አቀፍ እንደመሆኑ አገራት እያደረጉት ያለውን ትብብር አጠናክረው መቀጠል እና ስርጭቱን ለመግታት ይበልጥ መረባረብ እንዳለባቸውም ነው ያነሱት የካናዳው የውጪ ጉዳይ ሚኒስትር ፍራንስዋ ፊሊፒ ሻምፓኝ በበኩላቸው ካናዳ ከኢትዮጵያ ጋር ላላት ግንኙነት ልዩ ዋጋ ትሰጣለች ብለዋል ካናዳ የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመከላከል ከአገራት እና አለም አቀፍ ተቋማት ጋር በትብብር እየሰራች መሆኑን ጠቁመውወረርሽኙ በአፍሪካ የከፋ ጉዳት እንዳያደርስ አገራት እያደረጉት ያለውን ጥረት ካናዳ እንደምትደግፍም ገልፀዋል ፍራንስዋ አያይዘውም በአለም ላይ የተከሰተውን የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ተከትሎ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ካናዳዊያንን ከተለያዩ የአፍሪካ አገራት በሰላም ወደ አገራቸው እንዲመለሱ ላደረገው የማጓጓዝ አገልግሎትና አስፈላጊ ድጋፍ ምስጋና ማቅረባቸውን ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ፅህፈት ቤት ያገኘነው መረጃ ያመላክታልትኩስ መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የቴሌግራም ገፃችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ httpstmefanatelevision
https://www.fanabc.com/%e1%8a%a0%e1%89%b6-%e1%8c%88%e1%8b%b1-%e1%8a%a0%e1%8a%95%e1%8b%b3%e1%88%ad%e1%8c%8b%e1%89%b8%e1%8b%8d-%e1%8a%a8%e1%8a%ab%e1%8a%93%e1%8b%b3-%e1%8b%a8%e1%8b%8d%e1%8c%ad-%e1%8c%89%e1%8b%b3%e1%8b%ad/
198
29,603
ቻምፒዮንስ ሊግ | የመቐለ እና ካኖ ስፖርትን ጨዋታ ጅቡቲያዊያን ዳኞች ይመሩታል
ስፖርት
August 22, 2019
Unknown
መቐለ 70 እንደርታ ከካኖ ስፖርት አካዳሚ በመጪው እሁድ የሚያካሂዱትን ጨዋታ የሚመሩት ዳኞች ታውቀዋልዋና ዳኛው ሳዳም መንሱር ሁሴን የመስመር ረዳች ዳኞች ሳልህ አብዲ መሀመድ እና ሊበን መሀመድ አብዱልረዛቅ ሲሆኑ አራተኛው ዳኛ ደግሞ ቢላል ኢስማኤል አብደላ ናቸው ለጨዋታው የተመደበው ኮምሽነር ደግሞ ሱዳናዊው አሚር ኡስማን መሀመድ ናቸውበተያያዘ ዜና የጨዋታው መግቢያ ዋጋ በይፋዊ የፌስ ቡክ ገፃቸው ይፋ ያደረጉት ምአም አናብስት ክብር ትሪቡን ሶስት መቶ ብር መደበኛ አንድ መቶ ብር አንደኛ ፎቅ ደግሞ ሀምሳ ብር መሆኑ ሲገልፁ በዋጋው ላይ ለተነሱት ጥያቄዎች አስመልክተው ሰፋ ያለ መግለጫ በገፃቸው ሰጥተዋል
https://soccerethiopia.net/football/50072
85
22,159
ከነትጥቃቸው ቤተ መንግሥት ከገቡ ኮማንዶዎች 66ቱ በወታደራዊ ፍርድ ቤት ተፈረደባቸው
ፖለቲካ
13 December 2018
Unknown
ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድን ዶር ለማግኘትና ጥያቄዎችን ለመጠየቅ በሚል ምክንያት ከነትጥቃቸው ጠቅላይ ሚኒስትር ቢሮ ገብተው ከነበሩ 216 የመከላከያ ሰራዊት መካከል 66ቱ በወታደራዊ ፍርድ ቤት ፍርድ እንደተሰጣቸው ተገለፀሀሙስ ታሀሳስ 4 ቀን 2011 አም የመከላከያ ሰራዊት ሪፎርምና አገራዊ ሰላምና ፀጥታን በማስመልከት መግለጫ የሰጡ የመከላከያ ሰራዊት ከፍተኛ መኮንኖች እንደገለፁት የሰራዊቱ አባላት ሆነው ቤተ መንግስት ከነትጥቃቸው መግባታቸው በሰራዊቱ ውስጥ ከፍተኛ ቁጣን ቀስቅሷል በመሆኑም አባላቱ እዚሁ ፊታችን እርምጃ ይወሰደባቸው በማለት ቁጣቸውን መግለፃቸውን ከፍተኛ መኮንኖቹ ተናግረዋልበዚህም ምክንያት 66 የሰራዊቱ አባላት በቀዳማዊ ወታደራዊ ፍርድ ቤት ፍድር እንደተሰጣቸውና የተቀሩት አስተዳደራዊ እርምጃ እንደተወሰደባቸው ተነግሯልቤተ መንግስት የሚገባው በምርጫ ነው እንጂ በጠመንጃ አይደለም ሲሉ የሰራዊቱ አባላት ተቃውሟቸውን ገልፀዋል ሲሉም መኮንኖቹ አስረድተዋልበተያያዘም በሰራዊቱ እየተሰራ ያለው የሪፎርም ስራ አመቱን ሙሉ እንደሚቀጥልና በቀጣይም አሁን የተጀመረውን ሪፎርም ጥልቀት የማስያዝ ስራ እንደሚቀጥል ተነግሯል
https://www.ethiopianreporter.com/article/14178
117