Unnamed: 0
int64
0
51.5k
headline
stringlengths
2
861
⌀
category
stringclasses
6 values
date
stringlengths
6
35
views
stringlengths
1
7
article
stringlengths
1
34.3k
⌀
link
stringlengths
28
722
word_len
int64
0
6.74k
35,264
በሴቶች ፕሪምየር ሊግ ንግድ ባንክ እና ዳሽን ለፍፃሜ ደረሱ
ስፖርት
June 19, 2015
Unknown
በወንጂ ስኳር ፋብሪካ ስታዲየም በመካሄድ ላይ ባለው በኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ የማጠቃልያ ውድድር ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ዳሽን ቢራ ለፍፃሜ መድረሳቸውን አረጋግጠዋል በፍፃሜ ግማሽ ሲዳማ ቡናን የገጠመው ንግድ ባንክ በማሸነፉ አሁንም የፍፃሜ ተፋላሚ ሆኗል ሁለቱ ቡድኖች መደበኛውን የጨዋታ ክፍለ ጊዜ 1ለ1 በሆነ የአቻ ውጤት ጨርሰዋል አሸናፊውን ለመለየት በተሰጠው የመለያ ምት ንግድ ባንክ 4ለ3 ማሸነፍ ችሏልአምና ሊጉን በሁለተኛነት የጨረሰው ደደቢት በዳሽን ቢራ ተሸንፎ ለፍፃሜ ማለፍ ሳይችል ቀርቷል ደደቢት እና ዳሽን መደበኛውን የጨዋታ ጊዜ 2ለ2 ጨርሰዋል ዳሽን በመለያ ምት 5ለ3 በማሸነፍ ለፍፃሜ መድረስ ችሏልንግድ ባንክ እና ዳሽን በኢትዮጵያ የሴቶች ፕሪምየር ሊግ ፍፃሜ ይገናኛሉ የፍፃሜ ጨዋታው ቅዳሜ ይካሄዳል ለደረጃ ደደቢት እና ሲዳማ ቡና ዛሬ ይጫወታሉ የአምናው የሊጉ አሸናፊ ንግድ ባንክ አሁንም አሸናፊ እንደሚሆን ቅድመ ግምት አግኝቷል
https://soccerethiopia.net/football/2906
113
47,532
ኢትዮጵያና እስራኤል የሁለትዮሽ ግንኙነትታቸውን ለማጠናከር ተስማሙ
ፖለቲካ
June 17, 2014
Unknown
አዲስ አበባ ሰኔ 102006 ዋኢማ ኢትዮጵያና እስራኤል በሁሉም ዘር የሚያደርጉትን የሁለትዮሽ ግንኙነት ለማጠናከር ተስማሙ በኢትዮጵያ ጉብኝት እያደረጉ የሚገኙት የእስራኤሉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቪክዶር ሌቨርማን ከኢትዮጵያ አቻቸው ከዶክተር ቴድሮስ አድሀኖም ጋር ዛሬ በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ተገናኝተው መክረዋልሁለቱን አገራት  በፖለቲካ  በኢኮኖሚና  በፀጥታ ዘርፍ የነበራቸውን ግንኙነት ይበልጥ የሚያስተሳስር  የመግባቢያ ስምምነት  መፈረሙንም በእስራኤል የኢትዮጵያ አምባሳደር ዮሴፍ ህላዌ ገልፀዋል አፍሪካ ለምታካሂደው የፀረ ሽብር ትግል እስራኤልየምትሰጠውን ድጋፍ አጠናክራ እንደምትቀጥል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ መናገራቸውንም ዶር ቴድሮስ ተናግረዋል እስራኤል በኢትዮጵያ ያላት የንግድና የኢንቨስትመንት ግንኙነት አንስተኛ መሆኑን የጠቀሱት ዶክተር ቴድሮስ  አድሀኖም ጉብኝቱ የሁለቱ አገራት የዘርፉ ግንኙነት ተጠናክሮ እንዲቀጥል ያስችላል ብለዋልየእስራኤል ኩባንያዎች በኢትዮጵያ የሚያደርጉትን ኢንቨስትመንት ከጊዜ ወደ ጊዜ  እያሳደጉ መምጣታቸውንና ይህም ተጠናክሮ ሊቀጥል እንደሚገባም የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሊበርማን ገልፀዋልከእስራኤሉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር  ከግብርናና ውሀ ቴክኖሎጂ ማእድንና ኢነርጂ ስነ ህይወት ሳይንስ ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ባንክ አገር ውስጥ ደህንነት መሰረተ ልማት የማማከርና አቪየሽን ዘርፎች የተውጣጡ ከ40 በላይ የግሉ ዘርፍ ተዋናይን የያዘ ልኡክ   መምጣቱ ታውቋል    ሁለቱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ዛሬ የከፈቱት የኢትዮእስራኤል የንግድ ፎረም በሸራተን አዲስ በመካሄድ ላይ ሲሆን ለሁለት ቀናት የሚቆየው የንግድ ፎረም በእስራኤል ኢምባሲና በኢትዮጵያና አዲስ አበባ የንግድና ዘርፍ ማህበራት ምክር ቤት መዘጋጀቱ ተገልጿልፎረሙ በሁለቱ አገራት ኩባንያዎች መካከል የንግድ ትስስር ለመፍጠር ያለመ መሆኑን አዘጋጆቹ ተናግረዋልየእስራኤል የውጭ ጉደይ ሚኒስትር ሊበርማን በኢትዮጵያ ቆይታቸው ከጠቅላይ ሚኒስትር ሀይለማሪያም ዳሳለኝና ከፕሬዝዳንት ሙላቱ ተሾመ ጋር ይወያያሉ ተብሎ ይጠበቃልየሊበርማን የአፍሪካ ጉብኝትም ለ10 ቀናት የሚቆይ ሲሆን በቀጣይ ኬንያን ሯንዳን አይቮሪ ኮስትና ጋናን ይጎበኛሉ ተብሎ ይጠበቃል
https://waltainfo.com/am/24991/
217
30,868
ቅድመ ጨዋታ ዳሰሳ | ስሑል ሽረ ከ መቐለ 70 እንደርታ
ስፖርት
December 29, 2018
Unknown
የመጀመሪያ የሊግ ድሉን ለማግኘት በመጠባበቅ ላይ የሚገኘው ስሁል ሽረ እንደተጠበቀው ያልሆነው መቐለ 70 እንደርታን የሚያስተናግድበት ጨዋታ 09 00 ላይ ይጀምራል 15ኛ ደረጃ ላይ የተቀመጡት ሽረዎች በአቻ ውጤት ከጨረሷቸው አራት ጨዋታዎች ውጪ በቅዱስ ጊዮርጊስ የ40 በሀዋሳ ከተማ ደግሞ 61 ሰፋፊ ሽንፈቶች ገጥሟቸዋል ወደ ሊጉ ወገብ የተንሸራተተው መቐለም በሁለት ድሎች ሊጉን ቢጀምርም በቀጣይ ካደረጋቸው ሁለት የሜዳ ውጪ ጨዋታዎች ነጥብ ማሳካት ሳይችል ነበር ሳምንት ከጊዮርጊስ ጋር ነጥብ የተጋራው በመሆኑም ጨዋታው በመሸናነፍ ከተጠናቀቀ ከመሪዎቹ እየራቀ ለሚገኘው መቐለ የመጀመሪያ የሜዳ ውጪ ካሁኑ በአደጋው ዞን ውስጥ ለተቀመጠው ስሁል ሽረ ደግሞ የመጀመሪያ የሊጉ ድል ሆኖ ይመዘገባልበበርካታ ጉዳቶች እየተጠቁ ያሉት ሽረዎች በሀዋሳው ጨዋታ የቀይ ካርድ ሰለባ ከሆነው ዲሜጥሮስ ወልደስላሴ ቅጣት በተጨማሪ ንስሀ ታፈሰ መብራህቶም ፍስሀ ደሳለኝ ደባሽ እና ሰለሞን ገብረመድህንን በጉዳት ምክንያት የሚያጡ ሲሆን የአሰልጣኝ ገብረመድህን ሀይሌው መቐለ 70 እንደርታ ግን ያለምንም ጉዳት እና ቅጣት ዜና ወደ ሽረ አምርቷልበጨዋታው ሁለቱም ተጋጣሚዎች አጥቅተው በመጫወት ክፍተቶችን ለማግኘት መጣርን ቀዳሚ ምርጫቸው አድርገው እንደሚገቡ ይጠበቃል ኳስ መስርተው መጫወትን ሚያዘወትሩት ሽረዎች ተጋጣሚያቸው የመስመር ተከላካዮቹን እምብዛም በማጥቃት ላይ የማያሳትፍ እና ሁለት የተከላካይ አማካዮችን የሚጠቀም ከመሆኑ አንፃር ወደ አደጋ ክልል ለመግባት ሊቸገሩ የሚችሉበት እድል የሰፋ ነው በተሻለ ፍጥነት ወደ ግብ ለመድረስ የሚያስችሉ ፈጣን አማካዮች ያሏቸው መቐለዎች ደግሞ በዋነኝነት ከፊት አጥቂው ጀርባ የሚሰለፉትን እነዚህን ተጫዋቾች መሰረት ባደረገ የማጥቃት ሽግግር የሽረን የኋላ መስመር እንደሚፈትኑ ይገመታል በጥቅሉ ሁለቱም ቡድኖች በቅርብ ጨዋታዎች በማጥቃት ፍላጎት ውስጥ ሆነው ወደ ፊት ሲሄዱ ከኋላ ክፍተቶችን በሚፈጥሩባቸው አጋጣሚዎች ሲቸገሩ መታየታቸው በነገው ጨዋታ ይህ ደካማ ጎናቸው አንዳቸውን ለሌላኛቸው ማጋለጡ የሚቀር አይመስልም ሁለቱ ቡድኖች በፕሪምየር ሉጉ የሚገናኙበት የመጀመሪያ ጨዋታቸው ይሆናል ስሁል ሽረዎች ሜዳቸው ላይ ያደረጓቸውን አራት ጨዋታዎች በሙሉ በአቻ ውጤት ሲለያዩ ሶስቱ ጨዋታዎች ያለግብ የተጠናቀቁ ነበሩ በመጨረሻዎቹ ሶስት ጨዋታዎቹ አንድ ግብ ብቻ የቀናው መቐለ 70 እንደርታ ከሜዳ ውጪ ካደረጋቸው ሶስት ጨዋታዎች በአንዱ ድል ሲያደርግ በሁለቱ ተሸንፏል ጨዋታው ከከፍተኛ ሊጉ ላደገው ባህሩ ተካ ሶስተኛ የፕሪምየር ሊግ ጨዋታው ይሆናል አርቢትሩ ከዚህ ቀደም መከላከያ እና ወልዋሎን እንዲሁም ደቡብ ፖሊስ እና ባህርዳርን ባገናኙት ጨዋታዎች ላይ ተመድቦ የዳኘ መሆኑ ይታወሳልሰንደይ ሮቲሚአብዱሰላም አማን ዘላለም በረከት ኄኖክ ብርሀኑ ሙሉጌታ አንዶምንሰሀ ታፈሰ ኄኖክ ካሳሁንልደቱ ለማ ጅላሎ ሻፊ ኪዳኔ አሰፋሚድ ፎፋናፍሊፔ ኦቮኖአሞስ አቼምፖንግ አሌክስ ተሰማ አሚኑ ነስሩ አንተነህ ገብረክርስቶስጋብርኤል አህመድ ሚካኤል ደስታአማኑኤል ገብረሚካኤል ሀይደር ሸረፋ ሳሙኤል ሳሊሶኦሰይ ማውሊ
https://soccerethiopia.net/football/42813
348
12,032
ኮሮናቫይረስ ፡ በኢትዮጵያ የሚካሄደው የኮቪድ-19 መድኃኒቶች ምርምር ምን ላይ ደረሰ?
ሀገር አቀፍ ዜና
18 መስከረም 2020
Unknown
የኮቪድ19 ክትባትን ለማግኘት አለም ላይ ታች እያለ ነውበዚህ ጥናት ምን ተገኘምርምሩ ማንን ያሳትፋልምርምሩ ምን ያህል ተስፋ ሰጪ ነውየምርምሩ ቀጣይ ሂደት ምንድን ነውምርምሩ ምን ያህል ጊዜ ሊወስድ ይችላልሁሉም አለኝ ባለው ባህላዊም ሆነ ዘመናዊ መድሀኒት ላይ ምርምር ያካሄዳል የአለም ጤና ድርጅት ይፋ ባደረገው መረጃ መሰረት ከሆነ በተለያዩ የአለም አገራት ወደ 150 ክትባቶች ላይ ምርምር እየተካሄደ ነው ነገር ግን እስካሁን ድረስ አንድም ፈዋሽ ነው የተባለ ክትባት አልተገኘምበኢትዮጵያም በአሁኑ ወቅት ኮሮናቫይረስን ሊያክሙ ይችላሉ ተብለው በቀረቡ አምስት መድሀኒቶች ላይ ምርምር እየተደረገ መሆኑን የህብረተሰብ ጤና ተቋም የባህልና ዘመናዊ መድሀኒት ምርምር ዳይሬክቶሬት ዳሬክተር አቶ ወርቁ ገመቹ ለቢቢሲ ገልፀዋልአቶ ወርቁ እንዳሉት ከባህል መድሀኒት አዋቂዎች ማሀበር በኩል ለኮቪድ19 ይሆናሉ የተባሉ ከ50 በላይ መድሀኒቶች ለተቋሙ ቀርበዋልነገር ግን በአቅምና በሰው ሀይል ውስንነት ምክንያት ከእነዚህ መካከል 5 ያህሉን መርጠው መመልከታቸውንና ጥናት እየተካሄደ መሆኑን ተናግረዋልባህላዊ መድሀኒቶቹ በጭስ መልክ የሚታጠን በሻይ መልክ የሚጠጣ በቅባት መልክ የቀረበ በምግብ መልክ የሚወሰዱ መሆናቸውን ጠቅሰው ምርምር እንዲደረግባቸው መቅረባቸውን ገልፀዋልይሁን እንጂ በጭስ መልክ የቀረበውን በላብራቶሪ ደሀንነቱን ለማጥናት ስለማይቻል ሳይቀበሉት ቀርተዋል በመሆኑም የተመረጡት አምስቱ ባህላዊ መድሀኒቶች በሻይ መልክ በምግብ መልክ በቅባት መልክ ጥቅም ላይ ሊውሉ የሚችሉ መሆናቸውን አቶ ወርቁ ተናግረዋልእስካሁን ባለው የጥናት ሂደትም ለመድሀኒቶቹ ጥቅም ላይ የዋሉትን የእፅዋት አይነቶችና ዝርያቸውን መለየታቸውንና ተያያዥ የፅሁፍ ዳሰሳ Literature Review በማድረግ መረጃው ተሰንዶ ወደ ቀጣይ ሂደት ለመሻገር ዝግጅት ላይ መሆናቸውን አቶ ወርቁ አስረድተዋል መድሀኒቶቹ ከአምስት ሰዎች የመጡ ቢሆንም ከ30 በላይ እፅዋት እንደተካተቱበት የጠቀሱት አቶ ወርቁ ለ30ዎቹ የእፅዋት አይነቶችም የተያያዥ ፅሁፍ ዳሰሳ መስራታቸውን ተናግረዋልበዳሰሳውም የእፅዋቱን ምንነት ተመሳሳይ ስም ያላቸውን የመለየት አካባቢያዊ ስም መኖር አለመኖሩን የማጥራት በአገር አቀፍም ሆነ በአለም ዙሪያም የእፅዋቶቹ መገኛ የት እንደሆነና ለምን እንደሚጠቀሙባቸው የማጥናትና የመለየት ስራ ተከናውኗል ብለዋል ሰዎች እነዚህን እፅዋቶች ለምግብነት የሚጠቀሙባቸው መሆን አለመሆናቸውንም በዳሰሳው አረጋግጠዋል እፅዋቶቹ በውስጣቸው ምን አይነት ኬሚካሎች ይዘዋል የሚለውን በተመለከተም በሳይንሳዊ መንገድ ጥናት ተካሂዶባቸው መሆን አለመሆኑ እንዲሁም ደሀንነታቸውንና የጎንዮሽ ጉዳት ካላቸው መለየትና ሰው ላይ ተሞክሮ እንደሆነ በዳሰሳቸው ተመልክተዋል ነገር ግን እስካሁን ሰው ላይ የተሞከረ አለማግኘታቸውን አቶ ወርቁ ተናግረዋል አቶ ወርቁ ለቢቢሲ እንደተናገሩት አስካሁን በተደረጉት የፅሁፍ ዳሰሳ ጥናታት የደደረሱበት እነዚህ ባህላዊ መድሀኒቶች የኮሮናቫይረስን ለመከላከል ወይም ለማከም የሚጠቅሙ ሆነው አለማግኘታቸውን ነውይሁን እንጂ የተለያዩ በሽታዎችን ለመፈወስ በባህላዊ መልክም ጥናትን የተካሄደባቸው አሉ ለምሳሌ የሰውነት ሙቀትን የሚቀንሱ በሽታ የመከላከል አቅምን የሚጨምሩ የምግብ ፍላጎትን የሚጨምሩ ሆነው እንዳገኟቸው ገልፀዋልበምርምር ሂደቱ እየተሳተፉ ያሉት በዋናነት የባህል መድሀኒት አዋቂዎቹ የተቋሙ ተመራማሪዎች እና ናዲክ ብሄራዊ የእንስሳት ጤና ምርምርና ጥናት ማእከል ናቸውበመድሀኒት ምርምሩ ላይ ከተለያዩ የሙያ ዘርፎች የተወጣጡ ባለሙያዎች እየተሳተፉ ሲሆን በውጭ ከሚገኘው ናዲክ የምርምር ተቋም ያሉ ባለሙያዎችም በዚህ ሂደት ውስጥ ተሳታፊ እንደሆኑ ዳሬክተሩ አስረድተዋል በዚህ የምርምር ደረጃ ላይ ሆኖ ኮሮናቫይረስን ማዳን አለማዳኑን እርግጠኛ ሆኖ መናገር እንደማይችል ዳሬክተሩ ተናግረዋል ከዚህ ቀደም የተለያዩ እፅዋቶች የተለያዩ በሽታዎችን ይፈውሳሉ ተብለው ሙከራ መካሄዱን ጠቅሰው ቢሆንም ግን በሽታውን ሳይሆን የበሽታውን ምልክቶች ላይ ለውጥ ያመጡ እንደነበሩ አስታውሰዋል ከመካከላቸው ግን የሚፈውሱም እንደነበሩ ገልፀዋል በመሆኑም መድሀኒቶቹ የበሽታ ምልክቶችን ሊያጠፋ ይችላል ነገር ግን ይህ በሳይንሳዊ መንገድ መረጋገጥ አለበት በመሆኑም ተስፋ የለውም ወይም አለው ማለት ይከብዳል ብለዋል አቶ ወርቋቶ ወርቁ እንደገለፁት ከሆነ ከቤተ ሙከራ ውጪ ያሉ ስራዎችን አጠናቀው ወደ ቤተ ሙከራ ምርምር ለመግባት የቤተ ሙከራ እንስሳትን እያራቡ መሆኑን አመልክተዋልበመሆኑም እነዚህ እንስሳት አካለ መጠናቸውና እድሜያቸው ለላብራቶሪ ሙከራ ብቁ ሲሆን እነርሱ ላይ ሙከራ መደረግ ይጀመራል ብለዋልስለዚህ በህብረተሰብ ጤና ተቋም ውስጥ የደሀህንነት ስራው የሚሰራ ሲሆን የመድሀኒቶቹ የፈዋሽነት ወይም የፍቱንነት ስራው ግን በሽታው አዲስ ከመሆኑና ከዚህ በፊት በተቋሙ ተሰርቶ ስለማይታወቅ ናዲክ ከተባለ የምርምር ተቋም ጋር በጋራ እንደሚሰራ ጠቅሰዋል ዳይሬክተሩ እንዳሉት ይህ የሚሆነው መጀመሪያ ላይ የመድሀኒቱ የደሀንነት ሁኔታ ምን የጎንዮሽ ጉዳት አለው የሚለው ሲጠናቀቅ ነውእንደ አቶ ወርቁ ገለፃ በመድሀኒት ጥናት የሚደረገው የደሀንነት ፍተሻ አኪዩት Acute ለቤተ ሙከራ እንስሳቱ መድሀኒቱ ከተሰጠ በኋላ የሚደረግ ክትትል 14 ቀናትን ይወስዳል ሌላው የደሀንነት ጥናት ሰብ አኪዩት Sub Acute ደግሞ 28 ቀናት ይፈጃል ሌላኛው ሂደት ክሮኒክ የሚባል ሲሆን 90 ቀናት ወይም ሶስት ወራትን ይጠይቃል ከዚህ ባሻገርም 6 ወራትም የሚያስፈልገው ሂደት ይኖራል በዚህ ሂደት እንስሳቱ ላይ የታየው የጎንዮሽ ጉዳት ይጠናልአንድ ሰው በኮቪድ19 በሽታ ከተያዘ ከተወሰነ ጊዜ በኋላ ይድናል ወይም ይሞታል በመሆኑም 28 ቀናት የሚወስደውን ሰብ አኪዩት የተባለ የደህንነት ጥናት መርጠናል ብለዋል ዳይሬክተሩ በዚህ ሂደትም ለእንስሳቱ ብቻ 28 ቀናት ይሰጣል ከዚያም እነርሱን ለማጥናት እስከ 40 ቀን እንደሚወስድ ጨምረው ገልፀዋል ይህ ከሆነ በኋላ ውጤቱ ታይቶ ፍቱንነቱ ወይም ፈዋሽነቱ ወደሚረጋገጥበት ደረጃ ይሸጋገራል በዚህ ሂደት ጥራቱና ደረጃው ከተጠበቀ በኋላ ወደ ክሊኒካል ሙከራ እንደሚያመራ ሂደቱን አብራርተዋልአንድ መድሀኒት ከመጀመሪያው ጀምሮ ለሰው ጥቅም እስከሚውል ድረስ ከ3 አስከ 14 አመታት ድረስ እንደሚፈጅ አመልክተው ሳይንስ ስለሆነ አቋራጭ መንገድ የለም ስለዚህ በዚህ ሂደት ማለፍ አለበት ብለዋልየኢኖቪሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር መጋቢት ወር ገደማ የባህል ህክምና አዋቂዎችን ከዘመናዊው ጋር በማጣመር ለኮሮናቫይረስ ህክምና የሚያገለግል ተስፋ ሰጪ አገር በቀል መድሀኒት እየተዘጋጀ መሆኑን አስታውቆ ነበርመድሀኒቱም መሰረታዊ የምርምርና ተደጋጋሚ የቤተ ሙከራ ሂደቶች ማለፉን በወቅቱ ተገልፆ ነበርይሁን እንጂ ይህ ለበርካቶች ተስፋ የሰጠ ቢሆንም ምንም ባልተያዘበት ሰው ራሱን እንዳይጠብቅ ያዘናጋል ሲሉ ብርቱ ትችቶች መሰንዘራቸው አይዘነጋምበኢትዮጵያ እስካሁን ከ66 ሺህ በላይ ሰዎች በኮሮናቫይረሱ ተያዙ ሲሆን 1060 ሰዎች በወረርሽኙ ሳቢያ ህይወታቸው አልፏል
https://www.bbc.com/amharic/news-54198844
729
49,036
ኢትዮጵያ ከዓለም ባንክ ጋር የ350 ሚሊየን ዶላር የድጋፍና የብድር ስምምነት ተፈራረመች
ቢዝነስ
June 3, 2019
Unknown
የአለም ባንክ እና የገንዘብ ሚኒስቴር በኢትዮጵያ ቆላማ አካባቢዎች የሚገኙ የአርብቶ አደሮች የልማት ተጠቃሚ የሚያደርግ የ350 ሚሊየን የአሜሪካን ዶላር የድጋፍ እና ብድር ስምምነት ተፈራርመዋልስምምነቱ በስድስት ክልሎች የሚገኙ ከ2 ሚሊየን በላይ አርብቶ አደሮችን በልማት እና በምርታማነት ተጠቃሚ የሚያደርግ እነደሆነ ተገልጿልበኢትዮጵያ በኩል ስምምነቱን የፈረሙት የኢፌዴሪ የገንዘብ ሚኒስትር አቶ አህመድ ሽዴ ፕሮጀክቱ ከሚቀጥለው በጀት አመት ጀምሮ ለስድስት ተከታታይ አመታት ተግባራዊ እንደሚደረግና ለአርብቶ አደሮች የአየር ንብረት ተጋላጭነት ለመቀነስ ምርታማነትን እና የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ እና የገበያ ትስስር ለመፍጠር የሚደረገውን ጥረት ለማገዝ እንደሚያስችል ገልፀዋልበአለም ባንክ በኩል ስምምነቱን የፈረሙት በኢትዮጵያ በሱዳንና በደቡብ ሱዳን የአለም ባንክ ዳይሬክተር ካሮሊን ተርክ በበኩላቸው በአብዛኛው ቆላማ የሀገሪቷ ክፍሎች ድርቅ የሚስተዋለው በአካባቢ አየር ለውጥ አማካኝነት እንደሆነ በመግለፅ ይህን ለመቅረፍ ደግሞ የአለም ባንክ የበኩሉን አስተዋፅኦ እንሚያበረክት ተናግረዋልከአለም ባንክ ጋር ከተደረገው የ350 ሚሊየን ዶላር ብድር 70 ሚሊየን በእርዳታ መልክ የሚሰጥ ሲሆን ከቀሪው 280 ሚሊየን ዶላር ውስጥ ደግሞ 60 በመቶ እርዳታ እንደሆነ እና ቀሪው 40 በመቶ በረዥም ጊዜ የሚከፈል ብድር መሆኑን የገንዘብ ሚኒስትር አቶ አህመድ ሽዴ አብራርተዋል
https://waltainfo.com/am/23828/
150
10,404
“ሰርግ እና ክርስትና ሲያከናውኑ አስተማሪ ርምጃ ሊወሰድ ይገባል፡፡” ነዋሪዎች
ሀገር አቀፍ ዜና
May 7, 2020
67
የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝን አቅልሎ ማየት እና መዘናጋት መቆም አለበት የአዊ ብሄረሰብ አስተዳደርባህር ዳር ሚያዝያ 282012 አም አብመድ በአማራ ክልል አዊ ብሄረሰብ አስተዳደር የኮሮና ታማሚ ቀድሞ የተገኘበት አካባቢ መሆኑ ይታወቃል በወረርሽኙ የተያዘ ሰው መገኘቱ በተረጋገጠበት ሰሞን ደግሞ ነዋሪዎች ከፍተኛ ጥንቃቄ ሲያደርጉ ነበር አሁን ደግሞ መዘናጋት መታየቱ ስጋት እንደፈጠረባቸው ያነጋገርናቸው ነዋሪዎች ገልፀዋልአቶ ተስፋዬ መኮንን የቻግኒ ከተማ አስተዳደር ነዋሪ ናቸው ሀብረተሰቡ የኮሮና ቫይረስ መተላለፊያ መንገዶችን ቢያውቅም መጠጥ ቤቶች ላይ በጋራ ይሰበሰባል ሰርግ እና ክርስትናም አስቸኳይ ጊዜ አዋጁን በጣሰ መንገድ ይከናወናሉ ብለዋል ሰዎች አለመጨባበጥን በአንፃራዊ መንገድ ተግባራዊ ሲያደርጉ መመልከታቸውንም ተናግረዋል ባንኮች ክሊኒኮች እና ሆቴሎች እጅ መታጠብን ሲያስተግብሩም ማስተዋላቸውን ገልፀዋል
https://www.amharaweb.com/%e1%88%b0%e1%88%ad%e1%8c%8d-%e1%8a%a5%e1%8a%93-%e1%8a%ad%e1%88%ad%e1%88%b5%e1%89%b5%e1%8a%93-%e1%88%b2%e1%8b%ab%e1%8a%a8%e1%8a%93%e1%8b%8d%e1%8a%91-%e1%8a%a0%e1%88%b5%e1%89%b0%e1%88%9b/
95
22,575
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ወደ ግል ለሚተላለፉ ድርጅቶች አማካሪ ምክር ቤት አቋቋሙ
ፖለቲካ
4 August 2018
Unknown
የኢህአዴግ ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ ግዙፍ የመንግስት የልማት ድርጅቶች  ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል ወደ ግል እንዲዛወሩ በወሰነው መሰረት መንግስትን የሚያማክር 21 አባላት ያሉት አማካሪ ምክር ቤት በጠቅላይ ሚኒስት አብይ አህመድ ዶር ተቋቋመምክር ቤቱም ሂደቱ ተጠያቂነትና ግልፅነት በነገሰበት ሁኔታ እንዲከናወን የማድረግ ሀላፊነት ተጥሎበታልበዚህም መሰረት የአማካሪ ምክር ቤቱ አባላት እንዲሆኑ የተመረጡት አቶ ኢየሲስ ወርቅ ዛፉ አቶ ዘላለም መለሰ አለማየሁ ስዩም ዶር ወሮ መአዛ ብሩ አቶ በቀለ ጉለታ አቶ አበበ አእምሮ ስላሴ አቶ ልደቱ አያሌው በየነ ጴጥሮስ ፕሮፌሰር አቶ በቀለ ገርባ ወሮ ሳራ አበራ አይናለም መገርሳ ዶር ጣሰው ወልደ ሀና ፕሮፌሰር ፀጋዬ በርሄ ዶር ተገኘወርቅ ጌቱ ዶር አቶ ካሲ ከበደ አቶ ግርማ ሰይፉ አቶ ሌንጮ ባቲአብርሀም ተከስተ ዶር ይናገር ደሴ ዶር አቶ ተክለወልድ አጥናፉና አምባሳደር ግርማ ብሩ ናቸውየጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት ሀላፊ አቶ ፍፁም አረጋ በትዊተር ገፃቸው የምክር ቤቱን መቋቋም አረጋግጠዋል
https://www.ethiopianreporter.com/article/12334
127
44,610
የኖርዌዩ ያራ ኢንተርናሽናል ኩባንያ በኢትዮጵያ ማዳበሪያ ሊያመርት ነው
ቢዝነስ
November 8, 2017
Unknown
የኖርዌዩ ያራ ኢንተርናሽናል ኩባንያ በኢትዮጵያ የማዳበሪያ ምርት ላይ ለመሰማራት ተስማማጠቅላይ ሚኒስትር ሀይለማርያም ደሳለኝ የኩባንያውን ዋና ስራ አስፈፃሚ ስቬን ቶሬ ሆልሴተርን በፅህፈት ቤታቸው ተቀብለው አነጋግረዋልጠቅላይ ሚኒስትሩ ኢትዮጵያ በተለይ በአፋር ክልል በቂ የፖታሽ ማእድን ያላት በመሆኑ ኩባንያው በማዳበሪያ ማምረት ላይ ቢሰማራ ተጠቃሚ እንደሚሆን ገልፀውላቸዋልኩባንያው ምርት በሚጀምርበት ጊዜ ለማዳበሪያ ግዢ የሚወጣውን የውጭ ምንዛሪ ከማዳኑም ባለፈ የስራ እድል የሚፈጥርና የቴክኖሎጂ ሽግግርን የሚያፋጥን ነው ተብሏልየኩባንያው ወደ ስራ መግባት ምርትና ምርታማነትን በማሳደግ አገሪቱ ከግብርና ወደ ኢንዱስትሪ መር ኢኮኖሚ ለምታደርገው ሽግግር የጎላ ሚና እንደሚኖረው ውይይቱን የተከታተሉት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር አክሊሉ ሀይለሚካኤል ገልፀዋልየያራ ኢንተርናሽናል ኩባንያ ዋና ስራ አስፈፃሚ ስቬን ቶሬ ሆልሴተር በበኩላቸው ኩባንያቸው በማዳበሪያ ምርት የካበተ ልምድ ያለው በመሆኑና በኢትዮጵያ በቂ የፖታሽ ማእድን በመኖሩ በዘርፉ ለመሰማራት ከጠቅላይ ሚኒስትሩ ጋር መስማማታቸውን ገልፀዋልስምምነት ላይ በመደረሱም ኩባንያቸው ወደ ቀጣይ ምእራፍ ለመግባት መዘጋጀቱንና ፕሮጀክቱን በቀጣይ አመት አጠናቆ ስራ እንደሚጀምር ጠቁመዋልያራ ኢንተርናሽናል የተሰኘው የኖርዌይ ማዳበሪያ አምራች ኩባንያ ዛሬ በአፋር ክልል በሞሰሊ ወረዳ በማዳበሪያ ማምረት ስራ ለመሰማራት የሚያስችል የ731 ሚሊዮን ዶላር ስምምነት ተፈራርሟል   ስምምነቱ ለሀያ አመታት የሚቆይ ሲሆን ፍላጎትን መሰረት በማድረግ ለሌላ አስር አመታት ሊታደስ ይችላል ተብሏልስምምነቱ የማእድን የነዳጅና የተፈጥሮ ጋዝ ሚኒስትር ሞቱማ መቃሳና የራያ ዳሎል ቢቪ የፖታሽ ፕሮጀክት ዋና ስራ አስፈፀሚ ሳንጃይ ራትሆሬ ናቸው የፈረሙትኩባንያው ወደ ስራ ለመግባት ጥናት ማጠናቀቁንና በአፋር ክልል የፖታሽ ማእድን ስለመኖሩ ማረጋገጡን ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የተገኘ መረጃ ያመለክታልሞሮኮም በቅርቡ በኢትዮጵያ ድሬዳዋ አካባቢ የማዳበሪያ ምርት ላይ ለመሰማራት 3 ነጥብ 7 ቢሊዮን ዶላር መድባ እየተንቀሳቀሰች መሆኑን መረጃዎች ያሳያሉኢዜአ  
https://waltainfo.com/am/23336/
219
25,359
የፖለቲካ ፓርቲዎች አመራሮች የነበሩ ተከሳሾች ሕይወታችን አደጋ ላይ ነው አሉ
ፖለቲካ
10 February 2016
Unknown
በተጠረጠሩበት የሽብር ድርጊት ወንጀል የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት መከላከል ሳያስፈልጋቸው በነፃ ተሰናብተዋል ቢላቸውም ይግባኝ ተጠይቆባቸው በእስር ላይ ሆነው እየተከራከሩ የሚገኙት የአንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትህ አንድነት ፓርቲ የአረና ፓርቲና የሰማያዊ ፓርቲ አመራሮች የነበሩት ህይወታቸው አደጋ ውስጥ መሆኑን ለይግባኝ ሰሚው ችሎት የካቲት 1 ቀን 2008 አም አሳወቋቤቱታቸውን ያቀረቡትና አመራሮች የነበሩት አቶ ዳንኤል ሺበሺ አንድነት አቶ አብርሀ ደስታ አረና እና አቶ የሺዋስ አሰፋ ሰማያዊ ሲሆኑ በተለይ አቶ ዳንኤል የተከሰሰበት ዋና ጉዳይ እንደማያሳስበው ገልፆ ፍርድ ቤቱ እንዲያውቅለት የሚፈልገው ህይወቱ አደጋ ላይ መሆኑ እንደሆነ ተናግሯል የታሰረው በኮንቴይነር ውስጥ መሆኑን ምግብ እንዳይገባለት መከልከሉን ዘመድም ሆነ ቤተሰብ እንደማይጠይቀውና ዛቻም እንደሚፈፀምበት ለይግባኝ ሰሚው ችሎት አመልክቷል አቶ አብርሀና አቶ የሺዋስም ተመሳሳይ ድርጊት እየተፈፀመባቸው መሆኑን ተናግረዋልይግባኝ ሰሚው ችሎት የይግባኝ መዝገቡን ቀጥሮት የነበረው ይግባኝ ባይ የፌዴራል አቃቤ ህግ በአመራሮቹ ላይ ያቀረበውና ከብሄራዊ መረጃና ደሀንነት አገልግሎት ተገኘ የተባለው ማስረጃ ዋናው እንዲቀርብ በሰጠው ትእዛዝ ላይ ብይን ለመስጠት ነበር ነገር ግን በተመሳሳይ ቀን ጥር 30 ቀን 2008 አም ብሄራዊ መረጃና ደሀንነት አገልግሎት ለፍትህ ሚኒስቴር ለማእከል መመርመርና ውሳኔ ማሰጠት ዳይሬክቶሬት እንዲሁም ፍትህ ሚኒስቴር ደግሞ ለጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ወንጀል ችሎት በፃፉት ደብዳቤ መሰረት ውሳኔው ሳይሰጥ ቀርቷልብሄራዊ መረጃና ደሀነነት አገልግሎት በፃፈው ደብዳቤ እንደገለፀው ከተቋሙ የተገኘውንና ተከሳሾቹን ያደረጉትን የመልእክት ልውውጥ በሚያሳይ መልኩ ተስተካክሎ እንዲያቀርብ ተጠይቋል ነገር ግን ይህንን ስራ የሚሰሩ አካላት ካለባቸው የስራ ጫናና መደራረብ ምክንያት እንደማይችልና የአንድ ሳምንት ጊዜ ቢሰጠው ሰርቶ የሚያቀርብ መሆኑን ገልፆ ለሚኒስቴሩ መግለፁ ተነግሯልአቃቤ ህግም ይህንኑ ለፍርድ ቤቱ በደብዳቤ አሳውቋል በዚህ ጊዜ አቶ ሀብታሙ አያሌው በፍርድ ቤቱ እምነት ማጣቱን ገልፆ እየተጉላሉ መሆኑንም ተናግሯልይግባኝ ሰሚው ችሎት ከሶስት ሳምንታት በፊት ያስተላለፈው ትእዛዝ አቃቤ ህግ ከብሄራዊ መረጃና ደሀንነት አገልግሎት እንዳገኘው የገለፀውን የኢሜል የኢንተርኔትና የድምፅ ማስረጃ እንዳለ ዋናው Original እንዲቀርብለት ነበር በመጨረሻ ፍርድ ቤቱ በተለይ በደል ተፈፅሞብናል ያሉትን ተከራካሪዎች በሚመለከት የቃሊቲ ማረሚያ ቤት አስተዳደር የካቲት 3 ቀን 2008 አም ቀርቦ ምላሽ እንዲሰጥ ትእዛዝ ሰጥቶ በማስረጃው ላይ ውሳኔ ለመስጠት ለየካቲት 7 ቀን 2008 አም ቀጠሮ ሰጥቷል 
https://www.ethiopianreporter.com/article/10915
288
2,120
በሐረሪ ክልል በቀን ከ20 ሺ እስከ 30 ሺ የሚገመቱ ሰዎች ወደ ክልሉ መግባታቸው ለወረርሽኙ የሥጋት ምንጭ መሆኑ ተገለፀ
ሀገር አቀፍ ዜና
May 18, 2020
21
አዲስ አበባ በክልሉ በሚገኙ በስድስቱ መግቢያ በሮች በቀን ከ20 ሺ እስከ 30 ሺ የሚገመቱ ሰዎች ወደ ክልሉ የሚገቡ መሆኑ የቫይረሱን ስርጭት እንዳያስፋፋው ስጋት እንዳሳደረበት የክልሉ ጤና ቢሮ አስታወቁ የሀረሪ ክልል ጤና ቢሮ የህዝብ ግንኙነትና የጤና ኮሙኒኬሽን ዳይሬክተር አቶ ሬድዋን መሀመድ ለአዲስ ዘመን ጋዜጣ እንደገለፁት ከውጫሊ ከሱማሌ ላንድ እና በድሬዳዋ በኩል ወደ ክልሉ የሚገቡ አብዛኞቹ ከውጭ ወደ ሀገር የሚመለሱ ዜጎች በመሆናቸው የቫይረሱን ስርጭት በከተማዋ እንዳያስፋፋው ስጋት አሳድሮአል በክልሉ ዋና መግቢያ በር አማሬሳ በሚባለው አካባቢ በአማካይ በቀን 15 ሺ ሰዎች እንዲሁም በስድስቱም መግቢያ በሮች በቀን ከ20 ሺ እስከ 30 ሺ የሚገመቱ ሰዎች ወደ ክልሉ እንደሚገቡ ጠቁመዋል በክልሉ የኮሮና ቫይረስን ለመከላከልና ለመግታት በዋናነት ማህበረሰቡ ስለበሽታው ያለውን ግንዛቤ እንዲያሳድግ ትኩረት መሰጠቱን የሚናገሩት ሀላፊው የክልሉ ሚዲያዎች በመጠቀምና ቤት ለቤት የቅስቀሳ ስራዎች በመስራት መረጃዎች ተደራሽ እንዲሆኑ እየተደረገ መሆኑን ገልፀዋል በሀይማኖት አባቶች በበጎ ፈቃደኛ ወጣቶችን በእድር አመራሮች አማካኝነት የሚሰጡትን ትምህርት ተግባራዊ እንዲያደርጉ የተቀናጀ ስራ መስራት ላይ እንደሚገኝ አብራርተዋል እንደ ሀላፊው ገለፃ የገበያ ቦታዎች ላይ ህብረተሰቡ ርቀቱን ጠብቆ አለመንቀሳቀሱ እጅግ አሳሳቢ ጉዳይ መሆኑን ገልፀዋል ሀረር የምስራቅ ሀረርጌ ዋና ከተማ እንደመሆኗ መጠን ከኢድ በአል ጋር በተያያዘ ሰፊ ግብይት የሚካሄድባቸው በርካታ የገበያ ስፍራዎች ከመኖራቸው ጋር ተያይዞ በእቅድ የተያዙ ሰፋፊ የመከላከል ስራዎች ከወዲሁ እየተሰሩ እንደሚገኝ ተናግረዋል የሀረር ትልቁ ገበያዎች የሸዋ በር ሲሆን በዚህ ቦታ የሚሰሩ ነጋዴዎችን ተራርቀው እንዲገበያዩ እየተደረገ ነው እስካሁን በተደረጉ የመከላከል ጥረቶች የተገኙ ለውጦችን ለማስቀጠል ለህብረተሰቡ በተለያዩ መንገዶች ትምህርት እየተሰጠ መሆኑን የሚጠቁሙት ሀላፊው በትራንስፖርቱ ላይ ህግን በማክበርና በማስከበር ረገድ ለውጥ መኖሩን አስታውቀዋል ስቴዲዮምን በመጠቀም መነሀሪያዎችን የማስፋት ስራ መሰራቱና የተሳፋሪው ቁጥር በግማሽ እንዲቀነስ መድረጉን ጠቁመዋል በክልሉ ቫይረሱን በመከላከል ረገድ ሰፊ ስራዎች ቢሰሩም በተለይ ገበያ ቦታዎች ባንክ ቤቶች ሰዎች በሚበዙበት ስፍራዎች ህብረተሰቡ አካላዊ ርቀቱን በተገቢው መልኩ አለመጠበቁ ለኮሮና ቫይረስ መስፋፋት ምክንያት እንዳይሆን ስጋት ማሳደሩን አመልክተዋል ሰፊ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስራዎች ተሰርተው ህብረተሰቡ ዘንድ ለውጥ ያልመጣበት ምክንያት ምን ሊሆን እንደሚችል ከሀረማያ ዩኒቨርሲቲ ጋር በመተባበር ጥናት እየተደረገ መሆኑን ተናግረዋል አስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ማስፈፀም ላይ ክፍተት መኖሩን ጠቁመው ከቅስቀሳው ጎን ለጎን በህጉ መሰረት አስፈላጊው እርምጃ እንዲወሰድ ከፀጥታ አካላት ጋር እየሰሩ መሆኑን አስታውቀዋል በክልሉ የበሽታው ተጠርጣሪዎችን ለማቆየት እንዲሁም በሽታው ለተገኘባቸው ሰዎች ተገቢውን ህክምና ለማድረግ የሚያስችሉ የሰው ሀይልና አስፈላጊ ቁሳቁሶች የተሟሉላቸው ማእከላት መቋቋማቸውን ጠቁመዋል የበሽታው ሁኔታ እየተሰፋፋ የሚሄድ ከሆነ ዝግጁ የሆኑ ተቋማት መኖራቸውንና እንደ ሁኔታው እየታየም ማእከላቱን የማስፋት ስራ እንደሚሰራ አብራር ተዋል እንደ ሀላፊው ማብራሪያ በክልሉ እስካሁን ድረስ በቫይረሱ የተያዘ ሰው የለም አሁን ላይ የኮሮና ቫይረስ መመርመሪያ የላቦራቶሪ ምርምራ ማእከሉ አገልግሎት የሚሰጠው ሀረማያ ዩኒቨርሲቲ ሲሆን የክልሉ የላቦራቶሪ ማእከሉ አልቆ በቅርቡ ስራ የሚጀመር መሆኑን ጠቁመው ምርመራውን ማስፋት እጅግ አስፈላጊ በመሆኑ በእስር ቤቶችና በሆስፒታሎች ከመተንፈሻ አካላት ጋር ችግር ያለባቸው ሰዎች ለመመርመር የሚያስችሉ ዝግጅቶች ተጠናቀዋል ብለዋል በለይቶ ማቆያ የነበሩ የቫይረሱ ምልክት ያላሳዩና ነፃ መሆናቸው በህክምና የተረጋገጡ ዜጎች ወደ ህብረተሰቡ እንዲቀላቀሉ መደረጉን አስታውቀዋል ህብረተሰቡ የኮሮና ቫይረስ ታላላቅ አገራት እንኳን ሊቋቋሙት ያልቻሉት መሆኑን በመረዳት በሽታው ስጋት ላይ ሳይጥለን ባለው አቅም ሁሉ መጠንቀቅ ማስቀደም አለበት እየሞትን ከምንማር ተጠንቅቀን ለሌሎች ማስተማር ስለምንችል የጤና ባለሙያዎች የሚሉትን ምክረ ሀሳብና መንግስትም የሚያወጣቸውን አዋጆች መተግበር ጠቃሚ ነው ብለዋል አዲስ ዘመን ግንቦት 102012ወርቅነሽ ደምሰው
https://www.press.et/Ama/?p=32593
456
18,054
ወደ ኢትዮጵያ ለገቡ 47 ሺህ 162 ተጓዦች የሙቀት መለያ ምርመራ ተደረገ
ሀገር አቀፍ ዜና
Feb 3, 2020
560
አዲስ አበባ ጥር 25 2012 ኤፍ ቢ ሲ የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል እየተከናወነ በሚገኘው ስራ በቦሌ አለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያና 27 የተለያዩ የድንበር መግቢያና መውጫ ኬላዎች ላይ ተጠናክሮ መቀጠሉ ተገለፀበዚህም እስካሁን ለ47 ሺህ 162 ተጓዦች የሙቀት መለያ ምርመራ መደረጉን የጤና ሚኒስቴር አስታውቋልበእነዚህ ኬላዎች ላይ የሚደረገው የማጣራት ምርመራ በተጠናከረ ሁኔታ መቀጠሉን ያስታወቀው ሚኒስቴሩ 1 ሺህ 695ቱ ተጓዦች ቫይረሱ ሪፖርት ከተደረገባቸው ሀገራት የመጡት መሆናቸውን ጠቁሟልአሁን ላይ በቫይረሱ የተጠረጠሩ አንድ ቻይናዊ እና ሶስት ኢትዮጵያውያን በድምሩ አራት ሰዎች መለየታቸውን እና አንደኛው በአክሱም እና ሶስቱ በቦሌ ጨፌ በለይቶ ማቆያ ክትትል እየተደረገላቸው መሆኑን ገልጿልበቫይረሱ በመያዝ ከተጠረጠሩ ግለሰቦች ላይ ናሙና ተወስዶ ወደ ደቡብ አፍሪካ ለመላክ ዝግጅት ተጠናቋልም ነው ያለውበተጨማሪም ከቻይና የሚመጡ ሁሉንም ተጓዦች በሀገር ውስጥ የሚቆዩበት ጊዜ አድራሻ እንዲሁም የተለያዩ መረጃዎችን መዝግቦ በመያዝ እስከ 14 ቀን ድረስ የሚከታተል ቡድን ተቋቁሞ እየሰራ ይገኛል ተብሏልይህም ምልክት በሚያሳዩበት ጊዜ ፈጣን ምላሽ ለመስጠት እና ንክኪ ያላቸውን ለመለየት እንደሚረዳ ነው የተጠቆመውከዚህ ባለፈም ፈጣን ምላሽ ሰጭ ቡድን ተዋቅሮ ለ24 ሰአት በፈረቃ አገልግሎት እየሰጠ ሲሆን የቫይረሱ ምልክት ጥቆማ በተሰጠ በ2 ሰአት ውስጥ የማጣራት ስራ እያከናወነ እንደሚገኝም ተገልጿልለዚህ ስራ በአውሮፕላን ማረፊያዎች ሆስፒታሎች የታክሲ ማህበራት ኢንዱስትሪያል ፓርኮች እና የግንባታ ቦታዎች ትኩረት ተሰጥቷቸዋልየቅዱስ ጴጥሮስ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል በቦሌ ጨፌ ያለው የህክምና ቦታ እና የየካ ኮተቤ ሆስፒታል ለህክምና መስጫነት ተመርጠዋልየኖቭል ኮሮና ቫይረስ ማረጋገጫ ምርመራ ሪኤጀንት በአለም የጤና ድርጅት ትብብር ወደ ኢትዮጵያ በቅርቡ እንደሚገባ እና ይህም በቫይረሱ የተጠቁ ታካሚዎችን በመለየት እና አስፈላጊውን እርዳታ በመስጠት ለወረርሽኙ ቁጥጥር ከፍተኛ ሚና ይጫወታል ብሏል መግለጫውየኢትዮጵያ የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ከጤና ሚኒስቴር እና ሌሎች አጋር ድርጅቶች ጋር በመሆን ለኖቭል ኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ዝግጅት በማድረግ ላይ ይገኛልበዚህም ብሄራዊ ግበረ ሀይል እና በኢንስቲቲዩቱ ለኮሮና ቫይረስ ድንገተኛ አደጋዎች ምላሽ የሚሰጠው ማእከል ስራ መጀመሩ ተጠቁሟልከዚህ ባለፈም ከኢትዮጵያ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲቲዩት ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ጤና ቢሮ ከኦሮሚያ ክልል ጤና ቢሮ ከቦሌ አውሮፕላን ማረፊያ ከግልና ከመንግስት ጤና ተቋማት ለተውጣጡ ተሳታፊዎች የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ተሰጥቷልበተመሳሳይ ዛሬ ለ200 የሚሆኑ የሆስፒታል አመራሮች እና ባለሙያዎች በጤና ሚኒስቴር አማካኝነት የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና እንደሚሰጥ ከሚኒስቴሩ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል
https://www.fanabc.com/%e1%8b%88%e1%8b%b0-%e1%8a%a2%e1%89%b5%e1%8b%ae%e1%8c%b5%e1%8b%ab-%e1%88%88%e1%8c%88%e1%89%a1-47-%e1%88%ba%e1%88%85-162-%e1%89%b0%e1%8c%93%e1%8b%a6%e1%89%bd-%e1%8b%a8%e1%88%99%e1%89%80%e1%89%b5/
302
34,050
ብሄራዊ ሊጉ የሚጀመርበት ቀን በ1 ሳምንት ተራዘመ
ስፖርት
November 22, 2016
Unknown
ሊጉ በሳምንቱ መጨረሻ ህዳር 17 እና 18 እንዲጀመር ክለቦች በእጣ ማውጣቱ ስነስርአት ወቅት ተስማምተው የነበረ ቢሆንም የዳኞች እና ታዛቢዎችን ክፍያ ከፍለው ባለማጠናቀቃቸው ውድድሩ የሚጀመርበት ቀን በ1 ሳምንት ተራዝሞ ህዳር 24 እና 25 በሚደረጉ ጨዋታዎች እንዲጀምር ተወስኗልብሄራዊ ሊጉ አምናም በተመሳሳይ የሚጀመርበት ቀን በዳኞች እና ታዛቢዎች ክፍያ በወቅቱ አለመጠናቀቅ ምክንያት በጥር ወር መጀመሩ የሚታወስ ነውየ2009 የውድድር ዘመን የኢትዮጵያ ብሄራዊ ሊግ በ5 ምድቦች እና 55 ክለቦች መካከል የሚካሄድ ሲሆን የየምድባቸው አሸናፊዎች እና በጥሩ 2ኛነት ያጠናቀቀ አንድ ክለብ በቀጥታ ወደ 2010 ከፍተኛ ሊግ የሚያድጉ ይሆናል
https://soccerethiopia.net/football/18166
81
21,814
ዕጣ በወጣባቸው የ40/60 ቤቶች ውል እንዳይፈጸምና አዲስ ዕጣ እንዳይወጣ ዕግድ ተጣለ
ፖለቲካ
10 April 2019
Unknown
የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ ስምንተኛ ፍትሀ ብሄር ችሎት የካቲት 27 ቀን 2011 አም እጣ የወጣባቸውን የ4060 የጋራ መኖሪያ ቤቶች እጣ የወጣላቸው እድለኞች ክስ ከተመሰረተባቸው መንግስታዊ ተቋማት ጋር ውል እንዳይፈፅሙ እግድ ጣለ በቀጣይም እጣ የሚወጣባቸው የጋራ መኖሪያ ቤቶች ካሉና እጣ ለማውጣት ፕሮግራም ከተያዘ ተለዋጭ ትእዛዝ እስኪሰጥ ድረስ ታግዶ እንዲቆይም ትእዛዝ ሰጥቷል ፍርድ ቤቱ ትእዛዙን የሰጠው የ4060 የጋራ መኖሪያ ቤቶችን ቅድሚያ በእጣ ለማግኘት ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ጋር ውል በመፈፀም መቶ በመቶ ክፍያ የፈፀሙ 98 ግለሰቦች 597529 ብር የዳኝነት ከፍለው ባቀረቡት ክስ ምክንያት ነውግለሰቦቹ ክስ የመሰረቱት በከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ሚኒስቴር በኢትዮጵያ ንግድ ባንክና በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የቁጠባ ቤቶች ልማት ኢንተርፕራይዝ ላይ ነው ከሳሾች በፍትሀ ብሄር ስነ ስርአት ህግ ቁጥር 154 እና 205 ድንጋጌ መሰረት በቃለ መሀላ አረጋግጠው ባቀረቡት ክስ እንደገለፁት ከተከሳሾች በውልና በመመርያ ያገኙትን መብት በመጣስ እነሱ ቅድሚያ በከፈሉት ገንዘብ የተሰሩትን የ4060 የጋራ መኖሪያ ቤቶች ከውልና መመርያ ውጪ አነስተኛ ክፍያ ለከፈሉ ግለሰቦች እጣ እንዲወጡ አድርገዋል ድርጊቱን በመቃወም ክስ አቅርበው በመታየት ላይ እያለ ቤቶቹን እጣ ለደረሳቸው ግለሰቦች ሊተላለፉ መሆናቸውን ስለደረሱበት ክርክር ተሰምቶ ውሳኔው እስከሚታወቅ ድረስ ፍርድ ቤቱ እግድ እንዲሰጥላቸው ጠይቀዋል ውሳኔ ከመስጠቱ በፊት ቤቶቹ ቢተላለፉ የማይተካ ጉዳት እንደሚደርስባቸውም አክለዋል በመሆኑም የካቲት 27 ቀን 2011 አም እጣ የወጣባቸው የ4060 የጋራ መኖሪያ ቤቶች በማንኛውም ሁኔታ ለእድለኞች ሳይተላለፉ እንዲቆይ ጠይቀዋል እጣ ያልወጣባቸውም ቤቶች ላይ የእጣ ማውጣት ፕሮግራም እንዳይካሄድ እግድ እንዲሰጥላቸውም አመልክተዋልፍርድ ቤቱም የከሳሾችን አቤቱታ ተመልክቶ እድለኞች ቤቱን ሊረከቡ አይገባም የሚለውን የከሳሾችን አቤቱ እንዳልተቀበለው ገልፆ ተከሳሾች መንግስታዊ ተቋማት ከእድለኞቹ ጋር ውል እንዳይዋዋሉና ቀጣይ የ4060 የጋራ መኖሪያ ቤቶች እጣ እንዳይወጣ እግድ ጥሏልፍርድ ቤቱ መጋቢት 27 ቀን 2011 አም በፅህፈት ቤት የከሳሾችን የክስ አቤቱታ ከሰማ በኋላ ቤቶቹ ለእድለኞች አይተላለፉ የሚለውን አቤቱታ ውድቅ ማድረጉን በመንገር ስመ ሀብቱ የይዞታ ማረጋገጫ ሰነድ ሳይተላለፍ ታግዶ እንዲቆዩ ትእዛዝ ሰጥቶ ነበር ሪፖርተር ጋዜጣም የፍርድ ቤቱን ትእዛዝ በመከተል እጣ የወጣባቸው የ4060 የጋራ መኖሪያ ቤቶች ለባለ እድለኞች እንዳይተላለፉ የቀረበው እግድ ጥያቄ ተቀባይነት አላገኘም በሚል ርእስ ዜናውን የዘገበ ቢሆንም ፍርድ ቤቱ በፅሁፍ በሰጠው ትእዛዝ የተለየ ሀሳብ በማስፈሩ ከላይ እንደቀረበው ተስተካክሏል
https://www.ethiopianreporter.com/article/15312
304
38,163
የምሥራቅ ሃረርጌ ዞን ፖሊስ ባደረገው አሰሳ የጦር መሳሪያዎች ማግኘቱን ገለፀ
ሀገር አቀፍ ዜና
December 10, 2020
Unknown
በኦሮምያ ክልል የምስራቅ ሀረርጌ ዞን ባደረገው አሰሳ ልዩ ልዩ የጦር መሳሪያዎችን ማግኘቱን አስታወቋል እነኚህ የጦር መሳሪያዎች ከተያዙባቸው መካከል 375ቱ ፍርድ ቤት መቅረባቸውን የዞኑ ፖሊስ ህዝብ ግንኙነት ሀላፊ ኢንስፔክተር ቶለሳ ጎሹ ለቪኦኤ አስታውቀዋል
https://amharic.voanews.com//a/illegal-armaments-seized-in-eastern-hararge-12-9-2020/5693482.html
32
40,671
መከላከያ ሚኒስትር ጄምስ ማቲስ ሥራ ሊለቁ ነው
ዓለም አቀፍ ዜና
December 21, 2018
Unknown
የዩናይትድ ስቴትስ መከላከያ ሚኒስትር ጄምስ ማቲስ በመጪው የካቲት ወር ላይ ስራቸውን እንደሚለቁ ፕሬዚዳንት ትረምፕ ትላንት ከሰአት በኋላ አስታውቀዋልጄኔራል ማቲስ በአስተዳደሬ ስር ለሁለት አመታት ያህል በመከላከይ ሚኒስትርነት ካገለገሉ በኋላ በክብር ጡረታ ይወጣሉ ሲሉ ፕሬዚዳንቱ በትዊተር አስታውቀዋልበጄነራል ማቲስ የስራ ወቅት ብዙ ትልልቅ ስራዎች ተሰርተዋል በተለይም አዳዲስ የውጊያ እቃዎችን በመግዛት ረገድ ሲሉም ፕሬዚዳንቱ አክለዋል ለአገልግሎታቸው አመሰግናለሁ ካሉ በኋላ በቅርቡ አዲስ መከላከያ ሚኒስትር እንደሚሾም አውስተዋልየመከላከያው ሚኒስትር ስራ እንደሚለቁ የተነገረው የአሜሪካ ወታደሮች ከሶርያ እንደሚወጡ ትረምፕ በተናገሩ ማግስት ነው የሀገሪቱ መከላከያ ሚኒስቴር የአሜሪካ ወታደሮችን ከሶርያ መውጣት ይቃወማልፕሬዚዳንቱ ማቲስ ጡረታ ይወጣሉ ቢሉም ጄኔራል ማቲስ በመስርያ ቤታቸው ይፋ ያደረጉት ደብዳቤ ግን በራሳቸው እየለቀቁ መሆናቸውን ይገልፃል
https://amharic.voanews.com//a/us-defense-secretary-mattis-to--step-down-in-february-12-21-2018/4710918.html
97
3,782
ኮርፖሬሽኑ በትራክተር ኦፕሬተርነት ያሰለጠናቸውን ወጣቶች አስመረቀ
ሀገር አቀፍ ዜና
October 3, 2019
18
አዲስ አበባ በኢትዮጵያ ግብርና ስራዎች ኮርፖሬሽን የኢትዮጵያ ምርጥ ዘርና የደን ውጤቶች አሰላ ቅርንጫፍ ፅቤት ከጂኤስ የአሽከርካሪዎችና ኦፕሬተሮች ማስልጠኛ ተቋም ጋር በመተባበር በትራክተር ኦፕሬተርነት ለሶስት ወራት ያሰለጠናቸውን 25 ወጣቶች አሰመረቀ በምረቃ ፕሮግራሙ ስነስርአት ላይ የተገኙት የኢትዮጵያ ግብርና ስራዎች ኮርፖሬሽን የግብርና ምርትና ግብአት አቅርቦት አብይ ዘርፍ ምዋና ስራ አስፈፃሚ ዶር ታፈሰ ገብሩ ኮርፖሬሽኑ መንግስት ተጨማሪ በጀት ሳይመድብለት በራሱ ወጪ የሚንቀሳቀስ ተቋም መሆኑን ጠቅሰው የእርሻ ስራዎችን በሚሰራባቸው አካባቢዎች የሚገኙትን አርሶ አደሮችንና የአካባቢውን ማህበረሰብ ተጠቃሚ ማድረግ ካልቻለ ውጤታማ መሆን ስለማይችል ማህበራዊ ሀላፊነቱን ለመወጣት አቅምን ባገናዘበ መልኩ የተሰጠ ስልጠና ነው ብለዋል የመንግስት ተቋማት ማህበራዊ ሀላፊነት እንዳለባቸው አንድም ቀን አስበውት ስለማያውቁ ስራውን ብቻ መስራታቸውን እንጂ ከምንስራው ስራ ማህበረሰቡ እንዴት መጠቀም እንዳለበት ምን ማድረግ እንዳለብን እንኳን አብዛኞቻችን ጠንቅቀን አናውቀውም ያሉት ዶር ታፈሰ ኮርፖሬሽኑ ያሰለጠናቸውን ወጣቶች በአካባቢው ያሉት ባለሀብቶች እነዚህን ወጣቶች ባላቸው ክፍት ቦታዎች ላይ ማስራት የሚችሉበትን ሁኔታ ማመቻቸትና ድጋፍ ማድረግ እንዳለባቸውም ዶር ታፈሰ ጥሪ አቅርበዋል የአሰላ ቅርንጫፍ ፅቤት ሀላፊ አቶ ዘነበ ወልደ ስላሴ ማብራሪያ በስልጠናው የተሳተፉት ወጣቶች ከአርሲ ዞን ከሄጦሳ ወረዳ ከተለያዩ ቀበሌዎች የተመለመሉ ናቸው ቁጥራቸውም 25 ሲሆን ምልመላውን ያደረጉት የወረዳው አሰተዳደርና ጉዳዩ በሚመለከታቸው አካላት ናቸው ብለዋል ወጣቶቹም በተለያየ ደረጃ ትምህርታቸውን አጠናቀው ስራ አጥ የሆኑ ወጣቶች መሆናቸውን ገልፀዋል እነዚህን ወጣቶች በልዩ መንጃ ፍቃድ ለ3 ወራት አስልጥኖ እስመርቋል ብለዋል ለስልጠናው የሚያሰፈልገውን ወጪ ሙሉ በሙሉ በኢትዮጵያ ግብርና ስራዎች ኮርፖሬሽን እንደተሸፈነ ጠቅሰው ከግማሽ ሚሊዬን ብር በላይ ወጪ ተደርጓል በሌላ በኩል በሄጦሳ ወረዳ ጊንዴ ፈንጫማ ቀበሌ ነዋሪ የሆነው ወጣት አማን ቦርጃ ስራ አጥ እንደነበርና ስልጠናውን የወሰደው በቀበሌው አማካኝነት መሆኑን ተናግሯል ይህ ስልጠና በርግጥ ሞያ ነውሞያ ደግሞ በአግባቡ ከተጠቀምኩበት ህይወትን ይቀይራል እድሉን አግኝቼ እንደዚህ አይነት ስልጠና በኮርፖሬሽኑ መሰጠቱ በመልካም ተግባር ሊቀጥል ይገባዋል የሄጦሳ ወረዳ ወጣቶች ሊግ ሀላፊ ወጣት ቶሎሳ ጎንፋ የወረዳው ወጣቶች አንድ ላይ በማህበር በመደራጀት ያቀረቡት ጥያቄ ነው ወጣቶቹ ያቀረቡትንም ጥያቄ ኮርፖሬሽኑ ወደ ራሱ በመውሰድ የአካባቢውን ማህበረሰብ መደገፍ እንደለበት በመረዳት ከአካባቢው ማህበረሰብ ጎን መቆም ችሏል ከዚህ በመነሳት ኮርፖሬሽኑ ድጋፍ በማድረግ ስራ አጥ ወጣቶችን በዛሬው እለት ከሄጦሳ ወረዳ ከተለያዩ ቀበሌዎች የተወጣቱ 25 ወጣቶች በትራክተር ኦፕሬተርነት በልዩ መንጃ ፍቃድ አሰልጥኖ አስመርቋል የመንግስት የልማት ተቋማትም ይሁኑ የግል ባለሀብቶች ከህብረተሰቡ ጋር በመስራት የተጣለባቸውን የዜግነት ግዴታ መወጣት አለባቸው ወጣቱም በትግስት ያለውን ጥያቄ ማቅረብና የመፍትሄው አካል መሆን እንዳለበት የሄጦሳ ወረዳ ወጣቶች ሊግ ሀላፊ መልእክቱን አሰተላልፏልአዲስ ዘመን መስከረም 222012ወንድማገኝ አሸብር
https://www.press.et/Ama/?p=19882
342
9,016
ክለቡ በነጥብ ሊቀጣ እንደሚችል ተጠቁሟል
ስፖርት
2021/1/22 20:41 GMT
Unknown
ያለፈው አመት የፕሪሚየር ሊግ ሻምፒዮኑ ማንቺስተር ሲቲ የክለቦች ፍትሀዊ የገንዘብ አወጣጥ ህግን Financial Fair Play rules ጥሷል በሚል ከትናንት በስቲያ ለሁለት አመታት ከሻምፒዮንስ ሊግ ውድድር መታገዱ ይታወቃል ከዚህም ባለፈ የአውሮፓ እግር ኳስ ማህበር 25 ሚሊዮን ፓውንድ ቅጣትም በክለቡ ላይ ጥሏል ሲቲ ህጉ ከሚፈቅደው በላይ ለተጫዋች ግዢ ወጪ ለማውጣት በመፈለግ እንደ አውሮፓውያኑ በ2012 እና 2016 የስፖንሰርሺፕ ገቢውን አጋኖ አቅርቧል ተብሎ ነው ቅጣቱ የተጣለበት ዴይሊ ስታር እንደዘገበው የፕሪሚየር ሊጉ ኮሚቴ ደግሞ ክለቡን በነጥብ ቅነሳ ሊቀጣው ይችላል ከዚህም ባለፈ በቅርቡ በወጣው አዲስ ህግ መሰረት ሲቲ ወደ ሁለተኛው ዲቪዥን ወርዶ እንዲጫወትም ሊደረግ ይችላል ተብሏል ይህ ማለት ደግሞ ከአለማችን ገናና ክለቦች አንዱ የሆነው ሲቲ ወደ ታች ወርዶ እጣ ፋንታውን ከነ ግሪምስቢ ታውን ፎረስት ግሪን እና መሰል ክለቦች ጋር በማድረግ ወደ ፕሪሚየር ሊግ ለመመለስ ፍሊሚያ ለማድረግ ይገደዳል ክለቡ በቀጣዩ አመት የደርቢ ውድድሩን የሚያደርገው ከከተማ ተቀናቃኙ ማንቺስተር ዩናይትድ ጋር ሳይሆን በአቅራቢያው ከሚገኘው የቀድሞ የዩናይትድ ዝነኛ ከዋክብት ፊል እና ጋሪ ኔቭል ኒኪ ቡት ፓውል ስኮልስ ርያን ጊግስ እና ዴቪድ ቤካም ክለብ ከሆነው ሳልፎርድ ሲቲ ጋር ሊሆንም ይችላል የሳልፎርድ ሲቲ ባለቤቶችፎቶ ጌቲ ኢሜጅሊጉ እርምጃወውን የሚወስደው ክለቦች ለአውሮፓ እግር ኳስ ማህበር እንደሚያቀርቡት ሁሉ ለፕሪሚየር ሊጉም ስለ ክለባቸው ትክክለኛ መረጃ እንዲያቀርቡ የሚጠበቅባቸው በመሆኑ ነው ቅጣቱ በፕሪሚየር ሊጉ አምስተኛ ሆነው ለማጠናቀቅ ለሚወዳደሩ ክለቦች የሻምፒዮንስ ሊግ ተሳታፊነት ቦታን ለማግኘት እድል የሚፈጥርላቸው ነው የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ኮሚቴ አባላት ሲቲ ከሻምፒዮንስ ሊግ መታገዱ ከፀና በክቡ ላይ ስለሚጣልበት የነጥብ ቅነሳ ውይይት ማድረጋቸውም በዘገባው ተጠቁሟል የአውሮፓ እግር ኳስ ማህበርን ውሳኔ ለማስቀልበስ ጥረት እንደሚያደርጉ የሲቲ ባለስልጣናት ቢገልፁም የተገኘበት መረጃ ትክክለኛ በመሆኑ ውሳኔው የመቀልበስ እድሉ እጅግ አነስተኛ እንደሆነ ዴይሊ ስታር አስነብቧል
https://am.al-ain.com/article/manchester-city-may-be-forced-to-relegate-to-the-2nd-division
242
8,625
ኢትዮጵያ ከ 2 ወራት በኋላ የአፍሪካ ብሔራዊ ኦሊምፒክ ኮሚቴዎች ማኅበር (አኖካ) ጉባዔንም ታስተናግዳለች
ስፖርት
2021/1/22 20:39 GMT
Unknown
የአፍሪካ ብሄራዊ ኦሊምፒክ ኮሚቴዎች ማሀበር አኖካ እኤአ በ 2022 ሌሴቶ እንድታስተናግድ ተወስኖ የነበረውን አራተኛውን የአፍሪካ ወጣቶች ውድድር ከሀገሪቱ ነጥቆ ወደ ኢትዮጵያ አዛውሯል ሌሴቶ ለውድድሩ በቂ ዝግጅት እያደረገች ባለመሆኑ ውድድሩ ከማሴሩ ወደ አዲስ አበባ መዛወሩን ማህበሩ ስለማሳወቁ የኢትዮጵያ ኦሎምፒክ ኮሚቴ ገልጿል በኢትዮጵያ ኦሊምፒክ ኮሚቴ የቶኪዮ ኦሊምፒክ ብሄራዊ ዝግጅት አባል አራያት ራያ ለአል አይን እንዳረጋገጡት ኢትዮጵያ ውድድሩን እንድታስተናግድ የተመረጠች ሲሆን ከአፍሪካ ብሄራዊ ኦሊምፒክ ኮሚቴዎች ማሀበር ጋር በወጪ መጋራት እና መሰል ጉዳዮች ላይ ውይይት እየተደረገ ነው የ 2022 የአፍሪካ ወጣቶች ጨዋታዎች ለኢትዮጵያ አዲስ አበባ ከተማ ተሰጥቷል የኢትዮጵያ መንግስት ይህንን ዝግጅት በጥሩ ሁኔታ ለማስተናገድ ቁርጠኛ ነው ሲል አኖካ በመግለጫው ይፋ አድርጓል ውድድሩን እንድታስተናግድ በ2018 እድሉ ተሰጥቷት የነበረችው ሌሴቶ በኢኮኖሚ ችግር ምክንያት ላለፉት 2 አመታት ምንም ዝግጅት ሳታደርግ ስለመቆየቷ ነው ማሀበሩ የገለፀው ከሁለት አመታት በኋላ የሚካሄደውን 4ኛውን የወጣቶች ውድድር የተነጠቀችው ሌሴቶ በምትኩ በቂ ዝግጅት በማድረግ ከአራት አመታት በኋላ በ2026 የሚካሄደውን 5ኛውን የአፍሪካ ወጣቶች ጨዋታዎች እንድታስተናግድ ተወስኗል የአፍሪካ ወጣቶች ጨዋታዎች የመላው አፍሪካ ጨዋታዎችን በመተካት በየአራት አመቱ በተለያዩ የስፖርት አይነቶች የሚካሄድ ውድድር ሲሆን ከዚህ ቀደም የተካሄዱትን 3 ውድድሮች ሞሮካ ቦትስዋና እና አልጄሪያ በቅደም ተከተል አስተናግዷል ኢትዮጵያ ከሁለት ወራት በኋላ በአውሮፓውያኑ ታህሳስ 6 የአፍሪካ ብሄራዊ ኦሊምፒክ ኮሚቴዎች ማሀበር ጉባኤን እንደምታስተናግድም ከአል አይን ጋር ቆይታ ያደረጉት በኢትዮጵያ ኦሊምፒክ ኮሚቴ የቶኪዮ ኦሊምፒክ ብሄራዊ ዝግጅት አባል አራያት ራያ ተናግረዋል ለዚህም የኢትዮጵያ ኦሊምፒክ ኮሚቴ ዝግጅት እያደረገ እንደሚገኝ ነው የገለፁት
https://am.al-ain.com/article/ethiopia-replaces-losotho-to-host-4th-african-youth-games
208
51,337
ሰላሟ የተረጋገጠ ሀገር ለመገንባት በሚደረገው ጥረት የወጣቱ ሚና የጎላ ሊሆን ይገባል ተባለ
ሀገር አቀፍ ዜና
August 15, 2019
Unknown
በኢትዮጵያ የአብሮነት እሴት ተጠብቆ እንዲቀጥልና ሰላሟ የተረጋገጠ ሀገር ለመገንባት በሚደረገው ጥረት 70 በመቶውን የሚሸፍነው ወጣት ሚና የጎላ ሊሆን ይገባል ተባለከሁሉም ክልሎችና ከሁለቱ ከተማ አስተዳደሮች የተወጣጡ 1 ሺህ 400 ወጣቶች የተሳተፉበት አገር አቀፍ የወጣቶች የሰላምና የአንድነት ኮንፈረንስ በአዲስ አበባ በመካሄድ ላይ ነውየሰላም ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ ወይዘሮ አልማዝ መኮንንእንዳሉት ወጣቱ በሰላም ሀገር ግንባታ እና ዴሞክራሲ ያለውን ሚና በአግባቡ መወጣት አለበት ብለዋልሰላምን እውን ለማድረግ ምንም አይነት ቅድመ ሁኔታ ሊቀመጥ አይገባም ያሉት ሚኒስትር ድኤታዋ ሁሉም ጥያቄ በሰላም ማእቀፍ ውስጥ ምላሽ ሊያገኝም እንደሚገባ ነው የገለፁትየኢትዮጵያ ወጣቶች ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት ታረቀኝ አብዱልጀባር በበኩላቸው ወጣቱ ሰላምን ለማስጠበቅ በሚደረገው ስራ ግንባር ቀደም መሆን ይኖርበታል ብለዋልየሰላም እጦት ዋነኛ ሰለባ ወጣቱ እንደመሆኑ ለሰላም ዘብ ሊቆም እንደሚገባም  የፌዴሬሽኑ ፕሬዚዳንት ገልፀዋል ወንድማማችነትን በማጎልበት ዘላቂ ሰላምን እናረጋግጣለን በሚል መሪ ቃል የተዘጋጀው መድረክ በሰላም ሚኒስቴር እና በኢትዮጵያ ወጣቶች ፌዴሬሽን  ትብብር በጋራ የተዘጋጀ ነውመድረኩ በውይይት የሚያምንና ጥያቄውን በሰላማዊ መንገድ የሚያቀርብ ትውልድ መፍጠርን ትኩረት አድርጎ መዘጋጀቱም ተገልጿል  
https://waltainfo.com/am/32650/
140
22,496
በቀድሞ የኢንሳ ምክትል ዳይሬክተር ላይ ክስ ተመሠረተ
ፖለቲካ
28 August 2018
Unknown
በከባድ የሙስና ወንጀል ተጠርጥረው በእስር ላይ የነበሩት የቀድሞ የኢንሳ ምትክል ዳይሬክተርን ጨምሮ በአራት ተጠርጣሪዎች ላይ የፌዴራል ጠቅላይ አቃቤ ህግ ዛሬ ነሀሴ 22 ቀን 2010 አም ክስ መሰረተተጠርጣሪዎቹ ከ72 ሚሊዮን ብር በላይ በመንግስትና በህዝብ ላይ ጉዳት በማድረስ ምንጩ ይልታወቀ ሀብት በማከማቸትና ስልጣንን ያላግባብ መገልገል ወንጀል በፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ክስ ተመስርቶባቸዋል
https://www.ethiopianreporter.com/article/12710
50
48,054
3ኛው አለም አቀፍ የቤተሰብ እቅድ ጉባኤ ያለምንም የፀጥታ ችግር እንዲጠናቀቅ በቂ ዝግጅት ማድረጉን የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ
ፖለቲካ
November 9, 2013
Unknown
በኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ ከህዳር 3 እስከ 6 የሚካሄደው 3ኛው አለም አቀፍ የቤተሰብ እቅድ ጉባኤ ያለምንም የፀጥታ ችግር እንዲጠናቀቅ በቂ ዝግጅት ማድረጉን የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀየኮሚሽኑ የህዝብ ግንኙነት ሀላፊ ኮማንደር ፋሲካ ፋንታ ለዋልታ ኢንፎርሜሽን ማእከል እንደገለፁት ጉባኤው ያለምንም እንከንና የፀጥታ ችግር እንዲጠናቀቅ ከማእከል እስከ ወረዳ ያለው ኮማንድ ፖስት በስብሰባ ቦታዎች መንገዶች በኤርፖርቶች እንግዶች በሚያርፉባቸው ሆቴሎች በተለያዩ ተቋማትና የንግድ ድርጅቶች በክፍለ ከተማና በወረዳዎች የተጠናከረ ጥበቃ ይደረጋልየፖሊስ አባላቱ ጉባኤው በሰላም እንዲጠናቀቅ የሚጠበቅባቸውን ሁሉ ለመወጣት ከወትሮው በተለየ መልኩ ዝግጅቱን ማጠናቀቁን ገልፀው  አስተማማኝ ፀጥታ ለመፍጠር የሁሉም የባለድርሻ አካላትና የፀጥታ ሀይሎች በጋራ መስራት ወሳኝ በመሆኑ ሁሉም የበኩሉን እንዲወጣ አሳስበዋልበጉባኤው ላይ የሚሳተፉ እንግዶች በሚዘዋወሩባቸው ቦታዎች ሁሉ ህብረተሰቡ ፍፁም ጨዋነት በተላበሰ መንፈስ እንግዶቹ ያለምንም ስጋት በሰላም ገብተው እንዲወጡ ከፀጥታ አስከባሪው ጎን በመሆን የተጠናከረ ጥበቃ እንዲያደርግ ጥሪ አቅርበዋልእንደ ኮማንደር ፋሲካ ገለፃ ከቤተሰብ እቅድ ጉባኤ በተጨማሪም ከህዳር 11 እስከ 18 በአዲስ አበባ የሚካሄደውን 37ኛ የአፍሪካና ካረቢያን ፓስፊክ ሀገሮችና የአውሮፓ ህብረት ፓርላማ የጋራ ጉባኤም በሰላም እንዲጠናቀቅ የፖሊስ አባላት አስፈላጊውን ዝግጅት ማድረጉን ተናግረዋልበጉባኤው ከ3ሺ እስከ 4 ሺ የሚገመት የፖሊሲ አውጪዎችና የጤና ባለሙያዎች የሚሳተፉ ሲሆን ጉባኤው በአፍሪካ ህብረት አዳራሽ የሚካሄድ በመሆኑ በአካባቢው ህብረተሰቡ በማንኛውም ቦታና ሰአት የሚያጠራጥር ሁኔታ ሲያጋጥመው በነፃ የስልክ መስመር 991 እንዲሁም 0111 11 01 11 በመደወል ጥቆማ ማድረግ እንደሚቻል ኮማንደር ፋሲካ ገልፀዋልሶስተኛው አለም አቀፍ የቤተሰብ እቅድ ጉባኤ በጤና ጥበቃ ሚኒስቴርና በጆንስ ሆፕኪን ዩኒቨርሲቲ የህብረተሰብ ጤና ትምህርት ክፍል ከሚገኘው ከቤልና መሊንዳ ጌትስ የህዝብና ተዋልዶ ጤና ተቋም ጋር በመተባበር የተሟላ አቅርቦትና የተሟላ አማራጭ በሚል መሪ ቃል እንደሚከበር ይታወቃል
https://waltainfo.com/am/28279/
228
10,164
በኢትዮጵያ ተጨማሪ 170 ሰዎች የኮሮናቫይረስ ተገኘባቸው፤ ቫይረሱ የተገኘባቸው ከ2 እስከ 115 ዓመት የዕድሜ ክልል ያሉ ናቸው፡፡
ሀገር አቀፍ ዜና
June 10, 2020
155
ሶስት ሰዎች ህይወታቸው አልፏል 22 ሰዎች ደግሞ ከበሽታው አገግመዋል
https://www.amharaweb.com/%e1%89%a0%e1%8a%a2%e1%89%b5%e1%8b%ae%e1%8c%b5%e1%8b%ab-%e1%89%b0%e1%8c%a8%e1%88%9b%e1%88%aa-170-%e1%88%b0%e1%8b%8e%e1%89%bd-%e1%8b%a8%e1%8a%ae%e1%88%ae%e1%8a%93%e1%89%ab%e1%8b%ad%e1%88%a8%e1%88%b5/
9
29,836
የኢትዮጵያ ዋንጫ – ቀጥታ የውጤት መግለጫ
ስፖርት
July 11, 2019
Unknown
መለያ ምቶች ሀዋሳ ከተማ 87 አሸንፏል
https://soccerethiopia.net/football/49270
6
18,382
በአማራ ክልል የተከሰተውን የነዳጅ እጥረት ለመቅረፍ እየተሰራ መሆኑን የክልሉ ንግድና ገበያ ልማት ቢሮ አስታወቀ
ሀገር አቀፍ ዜና
Jan 3, 2020
238
አዲስ አበባ ታህሳስ 24 2012 ኤፍቢሲ የአማራ ክልል ንግድና ገበያ ልማት ቢሮ የተከሰተውን የነዳጅ እጥረት ለመቅረፍ በህገ ወጥ መንገድ የሚሸጠውን ነዳጅ ለመከላከል መዘጋጀቱን አስታወቀየክልሉ ንግድና ገበያ ልማት ቢሮ ሀላፊ አቶ ብርሀኑ ጣምያለው በክልሉ ባለፉት አምስት አመታት ውስጥ የተሽከርካሪዎች ቁጥር ከማደጉ ጋር ተያይዞ የነዳጅ ፍላጎተ መጨመሩን ተናግረዋልሆኖም የአቅርቦት እና የፍላጐት አለመጣጣም ችግር በመከሰቱ ችግሩን ለመፍታት የፌደራል መንግስት ከዜጎች ግብር እየሰበሰበና ነዳጅ ላይ ድጎማ እያደረገ ለተጠቃሚው ህብረተሰብ ሲያቀርብ መቆየቱን አንስተዋልከቅርብ ጊዜ ወዲህ እየተከሰተ የመጣውን የነዳጅ እጥረት ለመፍታት ወደ ሀገር ውስጥ የገባውን ነዳጅ በአግባቡ በመጠቀም በተቀናጀ እና በተባበረ መልኩ በመስራት በፍትሀዊነት ለተጠቃሚው ህብረተሰብ ለማድረስ ይሰራል ብለዋልነዳጅን በፍትሀዊነት ለተጠቃሚው ህብረተሰብ እኩል አለማከፋፈል የአቅርቦት መቆራረጥ የጥቁር ገበያ መኖር ለነዳጅ እጥረት መከሰት ምክንያት መሆኑ ይነገራልአሁን ላይ በክልሉ የተከሰተውን የነዳጅ እጥረት ለመቅረፍ ማታ ማታ በህገ ወጥ መንገድ የሚሸጠውን ነዳጅ ለመከላከል ከምሽቱ አንድ ሰአት እስከ ንጋቱ አንድ ሰአት ነዳጅ እንዳይሸጥ ለመከልከል ታቅዷል ነው የተባለውመረጃው የአማራ ኮሙዩኒኬሽን ቢሮ ነው
https://www.fanabc.com/%e1%89%a0%e1%8a%a0%e1%88%9b%e1%88%ab-%e1%8a%ad%e1%88%8d%e1%88%8d-%e1%8b%a8%e1%89%b0%e1%8a%a8%e1%88%b0%e1%89%b0%e1%8b%8d%e1%8a%95-%e1%8b%a8%e1%8a%90%e1%8b%b3%e1%8c%85-%e1%8a%a5%e1%8c%a5%e1%88%a8/
140
39,697
የሰማያዊ ፓርቲ አቤቱታ
ዓለም አቀፍ ዜና
July 22, 2014
Unknown
ሰማያዊ ፓርቲ ባለፈው አርብ ፖሊስ ፈፅሞብኛል ባለው ህገወጥ ድርጊት አንድ አባሉ ከፍተኛ ድብደባና የአካል ጉዳት እንደደረሰበት ገልጿልለህዝበሙስሊሙ ጥያቄዎችም ተገቢና ህገመንግስታዊ ምላሽ እንዲሰጥም ጠይቋልለዝርዝሩ የተያያዘውን የመለስካቸው አምሀን ዘገባ ያዳምጡ
https://amharic.voanews.com//a/ethiopia-blue-party-complaint-07-22-14/1963167.html
28
39,670
የአንዳርጋቸው ፅጌ እህት ብዙአየሁ ፉሮ ከኢትዮጵያ ተባረሩ
ዓለም አቀፍ ዜና
July 18, 2014
Unknown
የመን ለኢትዮጵያ መንግስት አሳልፋ የሰጠቻቸው የግንቦት ሰባት የፍትህ የነፃነትና የዴሞክራሲ ንቅናቄ ዋና ፀሀፊ አቶ የአንዳርጋቸው ፅጌ እህት ወሮ ብዟየሁ ፉሮ ከኢትዮጵያ በአንድ ቀን ውስጥ እንዲወጡ መደረጉት ለቪኦኤ ገልፀዋልወሮ ብዟየሁ የወንድማቸውን የአቶ አንዳርጋቸውን ጉዳይ በቅርብ ለመከታተል ወደ ኢትዮጵያ ሄደው ለአስር ቀናት ከቆዩ በኋላ ወደ ኢሚግሬሽን መስሪያ ቤት ተጠርተው ወዲያው ሀገር ለቅቀው እንዲወጡ መታዘዛቸውን ተናግረዋልኢትዮጵያ ውስጥ በቆዩባቸው ቀናት ውስጥ ወንድማቸው የሚገኙበትን ለማወቅ እንዲረዷቸው ወደ እንግሊዝ ኤምባሲና ወደ አለምአቀፍ ቀይ መስቀል ኮሚቴ መሄዳቸን እንዲሁም ምናልባት አቶ አንዳርጋቸው ፍርድ ቤት ቢቀርቡ በሚል አዲስ አበባ የሚገኘው የእንግሊዝ ኤምባሲ ባሳሰባቸው መሰረት ጠበቃ ለመቅጠር ወዲያ ወዲህ ይሉ እንደነበር አመልክተዋልእዚያ በቆዩባቸው ቀናት ውስጥ ስለኢትዮጵያ መንግስትም ይሁን ስለሌላ ማንምና ስለምንም ሁኔታ የነቀፌታም ይሁን የድጋፍ ቃል አለመናገራቸውን ያደረጉት አንዳችም የሚያስባርር አድራጎት እንደሌለም ገልፀዋልለዝርዝሩ ወሮ ብዟየሁ ፉሮ ከቪኦኤ ጋር ያደረጉትን አጭር ቃለምልልስ ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ
https://amharic.voanews.com//a/andargachew-tsigie-sister-bezuayehu-furo-deported-form-ethiopia-07-18-14/1960868.html
125
13,335
በበጀት ዓመቱ ለሚከናወኑ የስነ ምድር ሀብት ጥናት የቅድመ ቅኝት ስራ ተጠናቀቀ
ሀገር አቀፍ ዜና
Dec 18, 2020
80
አዲስ አበባ ታህሳስ 9 2013 ኤፍ ቢ ሲ የኢትዮጵያ ጂኦሎጂካል ሰርቬይ በበጀት አመቱ ለሚከናወኑ የስነ ምድር ሀብት ጥናት የቅድመ ቅኝት ስራ አጠናቀቀ
https://www.fanabc.com/%e1%89%a0%e1%89%a0%e1%8c%80%e1%89%b5-%e1%8b%93%e1%88%98%e1%89%b1-%e1%88%88%e1%88%9a%e1%8a%a8%e1%8a%93%e1%8b%88%e1%8a%91-%e1%8b%a8%e1%88%b5%e1%8a%90-%e1%88%9d%e1%8b%b5%e1%88%ad-%e1%88%80%e1%89%a5/
22
48,737
7 ነጥብ 9 ሚሊየን ሊትር ኢታኖል ከቤንዚል ጋር በመቀላቀል ገበያ ላይ መዋሉ ተገለፀ
ፖለቲካ
June 26, 2013
Unknown
በሀገሪቱ ባለፉት 11 ወራት 7 ነጥብ 9 ሚሊየን ሊትር ኢታኖል ከቤንዚል ጋር በመቀላቀል ገበያ ላይ መዋሉን የውሀ ኢነርጂ ሚኒስቴር አስታወቀበሚኒስቴሩ የህዝብ ግንኙነትና ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ብዙነህ ቶልቻ ለዋልታ ኢንፎርሜሽን ማእከል እንደገለፁት 7 ነጥብ 9 ሚሊየን ሊትር ኢታኖልን ከቤንዚል ጋር ቀላቅሎ ገበያ ላይ በማዋል 6 ነጥብ 9 ሚሊየን ዶላር የውጪ ምንዛሬ ማዳን ተችሏልየኢታኖል ምርትን በመተሀራና ፊንካ ስኳር ፋብሪካዎች እንደሚመረት የገለፁት አቶ ብዙነህ ምርቱን በመቀላቀል በኩል ደግሞ የናይል ኦይል ሊቢያና የኖክ ማደያዎች ቀላቅለው ለገበያ እንደሚያቀርቡ ገልፀዋልየኢታኖል ምርት ጥቅም ላይ መዋል ከጀመረበት 2001 አም ጀምሮ እስከ ግንቦት በአጠቃላይ 38 ነጥብ 54 ሚሊየን ሊትር ኢታኖል ከቤንዚል ጋር በመቀላቀል ጥቅም ላይ ውሏል ብለዋልበዚህም ከውጪ ይገባ የነበረውን ቤንዚል ማስቀረት 30 ሚሊየን 200 ሺ ዶላር  የውጭ ምንዛሪን ማዳን መቻሉን ተናግረዋልበሀገሪቱ እየተካሄደ ካለው ፈጣን የኢኮኖሚ እንቅስቃሴ ጋር ተያይዞ የነዳጅ ፍላጎት በከፍተኛ ፍጥረት እያደገ መምጣቱን የገለፁት አቶ ብዙነህ በአሁኑ ወቅት በየአመቱ ከ8 ነጥብ 6 ቢሊየን ብር በላይ ለነዳጅ ዘይት ግዢ እንደሚውል ገልፀው ይህም የሀገሪቱ የውጪ ምንዛሬ ገቢ ላይ የሚያሳድረው ተፅእኖ ቀላል የሚባል አይደለም በማለት ተናግረዋልበመሆኑም በእድገትና ትራንስፎርሜሽን እቅዱ መጨረሻ እየተሰሩ ያሉ የስኳር ፋብሪካዎችን ታሳቢ በማድረግ በአመት 181 ሚሊየን ሊትር ኢታኖል ለማምረት መታቀዱን አቶ ብዙነህ ገልፀዋልበአገር ውስጥ በሚመረቱ የሀይል ምንጮች ፍላጎቱን በመተካት ለነዳጅ ዘይት የሚወጣውን የወጪ ምንዛሬ ማስቀረት እንደሚገባ ጠቁመው ለተግባራዊነቱም የተለያዩ እንቅስቃሴዎች በመደረግ ላይ ነው ሲሉ መናገራቸውን ዋልታ ኢንፎርሜሽን ማእከል ዘግቧል
https://waltainfo.com/am/27748/
202
18,865
እስራኤል እና ባህሬን ይፋዊ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት ሊመሰርቱ ነው
ዓለም አቀፍ ዜና
Oct 18, 2020
258
አዲስ አበባ ጥቅምት 8 2013 ኤፍ ቢ ሲ እስራኤል እና ባህሬን ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነታቸውን ዛሬ በይፋ ይመሰርታሉይፋዊ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነቱ ማናማ በሚደረግ ፕሮግራም የሚመሰረት መሆኑም ተነግሯልየሁለትዮሽ ግንኙነቱ ባህሬን የተባበሩት አረብ ኢሚሬቶችን ተከትላ ከእስራኤል ጋር ያላትን ግንኙነት ለማደስ መስማማቷን ተከትሎ የመጣ ነውይህን ተከትሎም እስራኤል ዛሬ ወደ ባህሬን የዲፕሎማቲክ ልኡኳን እንደምትልክ አስታውቃለችየእስራኤል ልኡካን ቡድን በእስራኤል ብሄራዊ ደህንነት አማካሪ ሜየር ቤንሻባት የሚመራ መሆኑም ታውቋልበይፋዊ ዲፕሎማሲያዊ ምስረታው ላይ የአሜሪካ ግምጃ ቤት ሀላፊ ስቲቭ ምኑቺን ይገኛሉም ነው የተባለውእንደ እስራኤል ባለስልጣናት ገለፃ የጋራ መግለጫ ከተሰጠ በኋላ በእስራኤል እና በባህሬን መካከል ይፋዊ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት ይመሰረታልሀገራቱ በአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ አደራዳሪነት ግንኙነታቸውን ለማደስ መስማማታቸው ይታወሳልበፈረንጆቹ 1979 ግብፅ እንዲሁም 1994 ዮርዳኖስ ከተባበሩት አረብ ኢሚሬቶች እና ባህሬን ቀደም ብለው ከእስራኤል ጋር ግንኙነታቸውን ያደሱ ሀገራት ናቸውምንጭሲ ጂ ቲ ኤን
https://www.fanabc.com/%e1%8a%a5%e1%88%b5%e1%88%ab%e1%8a%a4%e1%88%8d-%e1%8a%a5%e1%8a%93-%e1%89%a3%e1%88%85%e1%88%ac%e1%8a%95-%e1%8b%ad%e1%8d%8b%e1%8b%8a-%e1%8b%b2%e1%8d%95%e1%88%8e%e1%88%9b%e1%88%b2%e1%8b%ab%e1%8b%8a/
118
30,058
ከፍተኛ ሊግ ሀ | ሰበታ ነጥብ ሲጥል ለገጣፎ አሸንፏል
ስፖርት
May 13, 2019
Unknown
የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ 17ኛ ሳምንት የምድብ ሀ ጨዋታዎች ቅዳሜ እና እሁድ ተከናውነው መሪው ሰበታ ነጥብ ሲጥል ተከታዩ ለገጣፎ አሸንፎ ልዩነቱን አጥብቧል ከሜዳው ውጪ አቃቂ ቃሊቲን የገጠመው ሰበታ ከተማ ያለ ጎል ጨዋታውን አጠናቋል ውጤቱን ተከትሎ ሰበታ ከተከታዩ ለገጣፎ የነበረው ልዩነት ወደ አንድ ጠቧልለገጣፎ ለገዳዲ በመጨረሻ ደቂቃ በተቆጠረ ጎል ወሎ ኮምቦልቻን 10 በማሸነፍ ሰበታ አንገት ስር መተንፈሱን ቀጥሏል ዳዊት ቀለመወርቅ በ90ኛው ደቂቃ ወሳኛን የማሸነፍያ ጎል ማስቆጠር ችሏልደሴ ከተማ መሻሻሉን በመቀጠል በዚህም ሳምንህ ድል አስመዝግቧል አክሱም ከተማን ያስተናገደው ደሴ በሁለተኛው ዙር ጎሎችን እያስቆጠረ በሚገኘው በድሩ ኑርሁሴን የ75ኛ ደቂቃ ጎል 10 አሸንፏልበእለተ ቅዳሜ ኤሌክትሪክ በገላን ከተማ 10 ተሸንፎ ከፉክክሩ ርቋል የገላንን ብቸኛ የማሸነፍያ ጎል በሁለተኛው አጋማሽ የመጀመርያ ደቂቃ ያስቆጠረው እሸቱ ጌታሁን ነውአውስኮድ በሁለተኛ ዙር እያሳየ ባለው መነቃቃት ቀጥሎ ወልዲያን ከሜዳው ውጪ 20 አሸንፏል ሚካኤል ጆርጅ በ25ኛው ደቂቃ ቀዳሚውን ሲያስቆጥር ዮናስ ግርማ ለእረፍት ሊወጡ ሁለት ደቂቃ ሲቀር ተከታዩን ጎል ማስቆጠር ችሏል ግርጌ ላይ የሚገኘው አውስኮድ ነጥቡን 13 በማድረስ ከወራጅ ቀጠናው ለመውጣት ትግሉን ቀጥሏልቡራዩ ከተማ በሜዳው ፌዴራል ፖሊስን 20 በማሸነፍ ከወራጅ ቀጠናው ለመውጣት የሚያቃርበውን ሶስት ነጥብ አግኝቷል ቢኒያም ጌታቸው በ5ኛው ደቂቃ ቀዳሚውን ሲያስቆጥር ቃለአብ ጋሻው በ30ኛው ደቂቃ ሁለተኛውን አክሏል
https://soccerethiopia.net/football/47765
173
45,446
በሶማሊያ በደረሰ የቦንብ ጥቃት አምሰት ሰዎች ሲገደሉ ስድስት ሰዎች ቆስለዋል
ፖለቲካ
May 25, 2017
Unknown
በሶማሊያ በደረሰ ጥቃት አምስት ሰዎች ሲገደሉ ስድስት የሚሆኑ መቁሰላቸው ተገለፀ   በተመሳሳይም  ስምንት የኬንያ ወታደሮች ተገድለዋል  በእርስ በእርስ ጦርነት እና በአሸባሪዎች መዳፍ ስር ወድቃ የምትሰቃየው ሶማሊያ አሁን ላይ አይደለም ሰዎቿ መሬቷም በቃኝ የሚሉ ይመስላልሰሞኑን በዋና ከተማዋ ሞቃዲሾ በደረሰ የአሸባሪዎች ጥቃት 11 ሰዎች ጉዳት ደርሶባቸዋልየሶማሊያ ዋና ከተማ ቃል አቃባይ እንደተናገሩት ከሆነ ጥቃቱን ያደረሰው አልሻባብ ሲሆን በጥቃቱም 5 ሰዎች ሲሞቱ 6ቱ ቆስለዋል በጥቃቱ አደጋ የደረሰባቸው ሰዎች ሁሉም ሰላማዊ ሰዎች መሆነቸውን ቃል አቃባዩ አክለውም ተናግረዋልየሮይተረሱ ጋዜጠኛ እንደዘገበው በሶማሊያ ዋና ከተማ  በፍንዳታው የሚቃጠሉ መኪኖች እና የሞቱ ሰዎችን አይቷል ለዚህም ጥፋት እንደምክንያት የሚጠቅሰው የላላ የፍተሻ ስርአት መከተላቸውን ነውየአልሻባብ ቃል አቃባይ ሼክ አበዱልሲስ አቡ ሙሳብ በጥቃቱ ወቅት አንድ የአልሻባብ አጥፍቶ ጠፊ እንደሞተ  ተናግሯልይህ ጥቃት የሶማሊያን የደህንነት ሰዎችን ኢላማ ያደረገ ቢሆንም አልተሳካም ሆኖም ሆኖም በመኪና ውስጥ የተደረገው ይህ የአጥፍቶ ጠፊ ጥቃት በድምሩ 11 ሰዎችን ጎድቷልከ2011 በኋላ መጠነ ሰፊ እርምጃ በአሻባሪ ቡድኑ ላይ በመወሰዱ በሶማልያ ያለውን ይዞታ በአብዛኛው እንዲያጣ ምከንያት ሆኗል ሆኖም ጥቃቱን አላቋረጠም በሶማሊያ ካደረሰው  ጥቃት በተጨማሪ በኬኒያ ድንበር ስምንት የኬኒያን ወታደሮች እንዲሞቱ ምክንያት ሆኗልእኤአ ከ1999 ጀምሮ ሶማሊያ የእርስ በእረስ ጦርነት ውስጥ ከመግባቷም ባለፈ 12 ሚሊዮን ሰዎች ለሞት ለድርቅ እና ለስደት ተጋላጭ ሆነዋል
https://waltainfo.com/am/32982/
177
16,081
በኦሮሚያ ክልል እየጨመረ የመጣውን የኮቪድ19 ስርጭት መቀነስ የሚያስችሉ ስራዎች እየተሰሩ ነው
ሀገር አቀፍ ዜና
Jul 22, 2020
456
አዲስ አበባ ሀምሌ 15 2012 ኤፍ ቢ ሲ በኦሮሚያ ክልል በአሳሳቢ ደረጃ ከፍ እያለ የመጣውን የኮሮና ቫይረስ ስርጭት መቀነስ የሚያስችሉ ስራዎች እየተሰሩ መሆኑን የክልሉ ምክትል ርእሰ መስተዳድር ወይዘሮ ጫልቱ ሳኒ ተናገሩየኮሮና ቫይረስ ከአዲስ አበባ ውጭ በክልል ከተሞች በተለይም ባለፉት ሁለት ሳምንታት ስርጭቱ ከፍ ብሎ ታይቷልበኦሮሚያ ክልል በተለይም ባለፉት ቀናት በቫይረሱ የሚያዙ ሰዎች ቁጥር እየጨመረ መጥቷልየክልሉ ምክትል ርእስ መስተዳድር ወይዘሮ ጫልቱ ሳኒ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ባደረጉት ቆይታም ባለፉት ቀናት በኮቪድ19 የተያዙ ሰዎች ቁጥር መጨመር ክልሉን ስጋት ውስጥ እንደጣለው ይናገራሉበተለይም የአርቲስት ሀጫሉ ሁንዴሳን ሞት ተከትሎ በክልሉ ተፈጥረው የነበሩ አለመረጋጋቶች ለቫይረሱ ስርጭት መጨመር ትልቅ አስተዋፅኦ አድርገዋል ነው ያሉትወጣቱም እራሱን ከኮሮና ቫይረስ የመከላከል ስራውን በመተው ለቫይረሱ የሚያጋልጡ ነገሮችን ሲያደርግ ተስተውሏል ብለዋልአሁን ላይም በክልሉ በከፍተኛ ደረጃ እየጨመረ ያለውን የኮቪድ19 ስርጭት ለመቀነስ የሚያስችሉ ስራዎች እየተሰሩ መሆናቸውን ተናግረዋልየኮቪድ 19 ወረርሽኝ በኢኮኖሚው ላይ የሚያደርሰውን ጫና ለመቀነስም ክልሉ በትኩረት እየሰራ መሆኑን ገልፀዋልበተለይም የግብርናው ዘርፍ እንዳይጎዳ አርሶ አደሩን የመጠበቅ ስራዎች ላይ እየተሰራ መሆኑንም አስረድተዋልቫይረሱን ከመከላከል ጎን ለጎንም ምርታማነትን ለመጨመርም የሚረዱ መንገዶች ላይም እየተሰራ ስለመሆኑ አውስተዋልበክልሉ የሚገኝ የትኛውም የእርሻ ቦታ ፆም እንዳያድር ከማድረግ ጀምሮ ዘርፉን ሊደግፉ እና ምርታማ ሊያደርጉ የሚችሉ እንዲሁም የወጪ ንግዱን የሚያሳድጉ ተግባራት እየተከናወኑ መሆኑንም ጠቅሰዋልበክልሉ የዜግነት አገልግሎት ስራ ላይ ወጣቱ በስፋት እንዲሳተፍ እየተደረገ ነው ያሉት ወይዘሮ ጫልቱ ከዚህ ቀደም በዚህ አገልግሎት በተሰሩ የከተማ ልማት የበጎ ፈቃድ እና መሰል ተግባራት በቢሊየን ብር የሚቆጠሩ ስራዎችን ማከናወን ተችሏል ነው ያሉትእንደ እርሳቸው ገለፃ ወጣቱ ስሜታዊ ከመሆን ተላቆ ሀገር ወዳድ መሆኑን በተግባር ማሳየት ይኖርበታልሀገር መውደድን ማሳየት የሚቻለውም ሰርቶ በመለወጥ መሆኑን ጠቅሰው ወጣቱ እራሱን ጎረቤቱን እና ሀገሩን የመጠበቅ ሀላፊነት እንዳለበት አንስተዋልወጣቱ የሀገሩን ሰላም በማስጠበቅ እና አርሶ አደሩን በስራ በማገዝ እንዲሁም የኮሮና ቫይረስን በመከላከል ስራ ላይ እንዲሰማራም ጥሪ አቅርበዋል በዙፋን ካሳሁን
https://www.fanabc.com/%e1%89%a0%e1%8a%a6%e1%88%ae%e1%88%9a%e1%8b%ab-%e1%8a%ad%e1%88%8d%e1%88%8d-%e1%8a%a5%e1%8b%a8%e1%8c%a8%e1%88%98%e1%88%a8-%e1%8b%a8%e1%88%98%e1%8c%a3%e1%8b%8d%e1%8a%95-%e1%8b%a8%e1%8a%ae%e1%89%aa/
259
10,483
የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ያልገታቸው ሰርጎች እየተከናወኑ ነው፡፡
ሀገር አቀፍ ዜና
April 26, 2020
96
ባህር ዳር ሚያዝያ 182012 አም አብመድ አለም አቀፍ የሆነው የኮሮና ቫይረስ ወረርሽን ወደ ሶስት ሚሊዮን የሚጠጉ ሰዎችን ይዟል የሟቾቹ ቁጥርም ከ201 ሺህ በላይ እንደሆነ ሮይተርስ ዘግቧልእናም መንግስታት የቫይረሱን ስርጭት ለመግታት ዜጎች ከቤት እንዳይወጡ ማድረግን ጨምሮ የተለያዩ እገዳዎችን እየጣሉ ነው የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝን ለመከላከል እና ለመቆጣጠር በኢትዮጵያ በተደነገገው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መሰረት የተለያዩ የመከላከል ተግባራት እየተከናወኑ ነው የሚኒስትሮች ምክር ቤት ያወጣውና ለአምስት ወራት እንዲቆይ የተደነገገው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ማስፈፀሚያ ደንብም አራት ዋና ዋና ክፍሎች አሉት ይኸውም ክልከላን የሚያስቀምጥ ግዴታዎችን የሚጥል የአስፈፃሚ አካ
https://www.amharaweb.com/%e1%8b%a8%e1%8a%ae%e1%88%ae%e1%8a%93-%e1%89%ab%e1%8b%ad%e1%88%a8%e1%88%b5-%e1%8b%88%e1%88%a8%e1%88%ad%e1%88%bd%e1%8a%9d-%e1%8b%ab%e1%88%8d%e1%8c%88%e1%89%b3%e1%89%b8%e1%8b%8d-%e1%88%b0%e1%88%ad/
81
11,685
ሕዳሴ ግድብ፡ ግብጽ በባለሙያዎች የቀረበውን ሰነድ አልቀበልም ማለቷ ተነገረ
ሀገር አቀፍ ዜና
4 ጥር 2021
Unknown
ተቋርጦ የቆየው በታላቁ ህዳሴ ግድብ ዙሪያ የሚደረገው ስብሰባ እሁድ እለት ሲካሄድ ግብፅ በአፍሪካ ህብረት ሊቀመንበር የተሰየሙ ባለሙያዎች ያቀረቡትን ረቂቅ ሰነድ እንደማትቀበለው ማስታወቋን የኢትዮጵያ ውሀ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስቴር ገለፀየግብፅ ቅሬታ ኢትዮጵያ ሱዳንና ግብፅ በአፍሪካ ህብረት አማካይነት ሲያካሂዱት የቆየው የበይነ መረብ ውይይት ለአንድ ወር ያህል ተቋርጦ ቆይቶ ሲጀመር በባለሙያዎች የቀረበውን ረቂቅ ሰነድ ኢትዮጵያና ሱዳን በአዎንታዊ መልኩ እንደሚቀበሉት አሳውቀዋል ብሏል ሚኒስቴሩ ባወጣው መግለጫበሶስቱ አገራት መካከል መልሶ የተጀመረውን ስብሰባ በደቡብ አፍሪካ የአለም አቀፍ ግንኙነትና ትብብር ሚኒስትር እና በአፍሪካ ህብረት አስፈፃሚ ምክር ቤት ሊቀመንበር ሰብሳቢነት ተካሂዷልእሁድ እለት በተካሄደው ውይይት ላይ የሶስቱ አገራት የውጭ ጉዳይና የውሀ ጉዳይ ሚኒስትሮች የተሳተፉ ሲሆን የህዳሴው ግድብ ድርድር በሚቀጥልበት ሁኔታ ላይ ምክክር ማድረጋቸው እና የአፍሪካ ህብረት ሊቀመንበር የሰየሟቸው ባለሙያዎች ባቀረቡት ረቂቅ ሰነድ ላይ መወያየታቸው ተገልጿል ሚኒስቴሩ ኢትዮጵያ የቀረበውን ሰነድ እንደምትቀበለውና በቀጣይ በሚካሄደው ድርድር ሰነዱን እንደግብአት ለመጠቀም ፈቃደኛ መሆኗን እንዳሳወቀች ጠቅሶ ሱዳንም ሰነዱን ለሂደቱ ጠቃሚ አድርጋ እንደምትመለከተው በመግለፅ ድርድሩን መቀጠል ፍላጎት እንዳላት ስታሳውቅ የግብፅ ወገን ሰነዱን ጨርሶ እንደማይቀበለው ገልጧል ብሏል ሚኒስቴሩ በመግለጫው ላይ እንዳሳወቀው የህዳሴው ግድብ ሙሌትና አመታዊ አስተዳደርን የሚመለከተው ሰነድ ላይ የሚደረገው ድርድር በአመዛኙ መግባባት የተደረሰበት መሆኑን አመልክቶ ወደፊት በአባይ ተፋሰስ ላይ ከሚገነቡ የውሀ ልማት ስራዎች ጋር የሚኖረው ቁርኝት ዋነኛ የልዩነት ሀሳብ ነው ሲል ገልጿል የውሀ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስትሩ ኢንጂነር ስለሺ በቀለ ዶር ውይይቱ ከመጀመሩ በፊት በትዊተር ገፃቸው ላይ እንዳሰፈሩት ሶስቱ አገራት በታላቁ ህዳሴ ግድብ የመጀመሪያ ደረጃ የውሀ ሙሌትና በአመታዊ የስራ ሂደቱን በሚመለከቱ ደንቦችና መመሪያዎች ላይ ውይይት እንደሚደረግ ገልፀው ነበር ሚኒስትሩ ጨምረውም በአሁኑ ውይይት ላይ የሚደረገው የውሀ ሙሌት ወይይት ግድቡን ሙሉ ለሙሉ በውሀ መሙላት የሚመለከት መሆኑን አብራርተዋል ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ የውሀ ፍጆታ የሌለው የኤሌክትሪክ ሀይል ማመንጫ በመሆኑ የሚደረሰው ስምምነት ይህንን ከግምት ያስገባና የተሟላ የውሀ ስምምነትና ፍትሀዊ አጠቃቀም እንዲኖር ኢትዮጵያ እንደምትፈልግ የጠቀሰው የሚኒስቴሩ መግለጫ ስምምነቱ የኢትዮጵያን የመጠቀም መብት የሚያቅብ እንዲሆን አትፈቅድም ብሏል የሶስትዮሽ ውይይቱ የአገራቱ ባለሙያዎች በሚያደርጉት ውይይት ስምምነት የተደረሰባቸውንና የልዩነት ሀሳቦችን በቀጣይ ሳምንት በሚካሄደው የሚኒስትሮች ስብሰባ ላይ እንደሚያቀርቡና ውይይቱ እንደሚቀጥል ተገልጿልበድርድሩ ላይ በታዛቢነት የሚሳተፈው የአውሮፓ ህብረት የሶስቱ አገራት ውይይት መልሶ መጀመሩን በተመለከተ በቃል አቀባዩ በኩል ባወጣው መግለጫ ላይ ውይይቱ ግድቡን ስለመሙላትና ተያያዥ ጉዳዮች ላይ ወደ ስምምነት ለመድረስ እድልን ይፈጥራል ብሏል አምስት ቢሊዮን ዶላር በሚጠጋ ገንዘብ ላለፉት አስር አመታት በግንባታ ላይ የሚገኘው ታላቁ የህዳሴ ግድብ 78 በመቶ ግንባታው ተጠናቋል እሁድ እለት መልሶ ከተጀመረው ድርድር ቀደም ብሎ የግብፅ መንግስት ካይሮ የሚገኙ የኢትዮጵያን ዲፕሎማትን ጠርቶ ባለፈው ማክሰኞ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ በሰጡት አስተያየት ላይ ማብራሪያ መጠየቁ ይታወሳል የግብፅ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር እንዳስታወቀው በጉዳዩ ላይ የኢትዮጵያን ቻርጅ ዲ አፌርን ረቡእ እለት በመጥራት ቃል አቀባዩ ተናግረውታል ባለው ጉዳይ ላይ ማብራሪያ መጠየቁን ቢገልፅም ዝርዝር ነገር አልጠቀሰም ነበር አህራም የተባለው የግብፅ ጋዜጣ ስለጉዳዩ እንዳለው ዲፕሎማቱ ማብራሪያ እንዲሰጡ የተጠሩት በቃል አቀባዩ ጋዜጣዊ መግለጫ ወቅት በግብፅ ውስጣዊ ጉዳይ ላይ አስተያየት ሰጥተዋል በሚል እንደሆነ አመልክቶ የተባለው አስተያየት ምን እንደሆነ ሳይገለፅ ማለፉን ዘግቧል ይህ ከአገሪቱ በኩል የተሰማው ቅሬታ ምናልባትም ግንባታው ወደ መጠናቀቁ የቀረበውና ግብፅ ከፍተኛ ተቃውሞና ስጋት እያሰማችበት ካለው የታላቁ ህዳሴ ግድብ ጋር በተያያዘ ቃል አቀባዩ በሰጡት አስተያየት ላይ ሊሆን እንደሚችል ተገምቶ ነበር እስካሁን መቋጫ ያላገኘውና በኢትዮጵያ በሱዳንና በግብፅ መካከል ለወራት ሲካሄድ የቆው ግድቡን የተመለከተው ድርድር ተቋርጦ ቆይቶ በቅርቡ ይጀመራል ተብሎ እየተጠበቀ ነው ለአመታት በግንባታ ላይ የሚገኘውና በአፍሪካ ግዙፉ የኤሌክትሪክ ሀይል ማመንጫው ታላቁ የህዳሴ ግድብ የውሀ ሙሌት ከመጀመሩ በፊት ከስምምነት መደረስ አለበት በሚል ሁለቱ አገራት ግፊት ቢያደርጉም ኢትዮጵያ ባለፈው የክረምት ወር መጀመሪያ ደረጃ የውሀ ሙሌትን ማከናወኗ ይታወሳል አብዛኛው የግንባታ ስራው እየተጠናቀቀ የሚገኘው ግድቡ በከፊል ሀይል የማመንጨት ስራውን ከወራት በኋላ ይጀምራል ተብሎ ይጠበቃል ግብፅ ከአባይ ወንዝ ላይ በማገኘው የውሀ መጠን ላይ መቀነስን ያስከትላል በሚል ጥያቄ በምታስነሳበት ግድብ ዙሪያ በአዲስ አበባ ካርቱም ካይሮና ዋሽንግተን ውስጥ ተከታታይ ድርድሮች ቢካሄዱም አስካሁን መቋጫ የሚሆን ስምምነት ላይ አልተደረሰም በተለይ በአሜሪካ አሸማጋይነት ዋሽንግተን ላይ ሲካሄድ የነበረው ድርድር አንዳች ድምዳሜ ላይ ይደርሳል ተብሎ የተጠበቀ ቢሆንም በመጨረሻ ላይ ኢትዮጵያ ጥቅሜን የሚያስጠብቅ አይደለም በማለት ራሷን ከስምምነቱ ውጪ ማድረጓ ይታወሳል
https://www.bbc.com/amharic/news-55516804
582
28,796
ፕሪምየር ሊግ 3ኛ ሳምንት | የሶከር ኢትዮጵያ የሳምንቱ ምርጥ 11
ስፖርት
December 16, 2019
Unknown
የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ሶስተኛ ሳምንት ጨዋታዎች ቅዳሜ እና እሁድ ተከናውነዋል በስምንቱ ጨዋታዎች የተሻለ እንቅስቃሴ ያደረጉ 11 ተጫዋቾችንም እንደሚከተለው አሰናድተናልምርጫው የሚከናወነው የሶከር ኢትዮጵያ ሪፖርተሮች በተመለከቷቸው ጨዋታዎች ላይ ለተጫዋቾች በሰጡት የተናጠል ነጥብ ላይ የተመረኮዘ ነው 4132ግብ ጠባቂ የባህር ዳር ከተማው ግብጠባቂ ምንም እንኳን ቡድኑ በሀዋሳ ከተማ 1ለ0 ሽንፈትን ቢያስተናግድም ውጤቱ ከዚህ በላይ እንዳይሰፋ በርካታ ኳሶችን ሲያመክን ውሏል በጨዋታው ቤኒናዊው ግብ ጠባቂ ሶስት የአንድ ለአንድ ግንኙነቶችን ጨምሮ በርካታ የግብ አጋጣሚዎችን በማዳን በግሉ ጥሩ ሳምንት ማሳለፍ ችሏልተከላካዮች ሀዋሳ ከተማ ባህርዳር ከተማን በረታበት ጨዋታ የጨዋታውን 23 ያክል ጊዜ በመስመር ተከላካይነት እንዲሁም የተቀሩትን ደቂቃዎች ደግሞ የቦታ ለውጥ አድርጎ በማጥቃት እንቅስቃሴ ጥሩ ጊዜን ማሳለፍ ችሏል በጨዋታውም ከፊቱ ከተሰለፈው መስፍን ታፈሰ ጋር ጥሩ ጥምረት በመፍጠር ለአጥቂዎች ጥሩ ጥሩ የጎል እድሎችን መፍጠር ችሏልከአስከፊ አጀማመር በኋላ ወደ ድል የተለመሱት ድሬዳዋ ከተማ ሀዲያ ሆሳእናን 1ለ0 በረቱበት ጨዋታ ላይ የድሬዳዋን የመከላከል አደረጃጀት በመምራት እንዲሁም ሀዲያዎች ጥሩ በነበሩበት የመጀመሪያ አጋማሽ የተሰነዘሩ ጥቃቶችን በመመከት በኩል ጥሩ ጨዋታን አሳልፏልበቅርቡ ከጉዳት ያገገመውና በጨዋታው መሰለፍ ባልቻለው ቶማስ ስምረቱ ምትክ የመሰለፍ እድል ያገኘው የወልቂጤው የመሀል ተከላካይ ገና በጊዜ ጎል መቆጠሩን ተከትሎ ለረጅም ደቂቃዎች የቡድኑን ውጤት ለማስጠበቅ በከፍተኛ ትጋት ሚናውን መወጣት ችሏልተለዋዋጭ ሚናን መወጣት የሚችለው ሳሙኤል ዮሀንስ በመስመር ተከላካይነት በተሰለፈበትና ቡድኑ ስሁል ሽረን 3ለ0 በረታበት ጨዋታ ገናናው ረጋሳ ያስቆጠራትን ግብ ከቅጣት ምት ያመቻቸ ሲሆን በተጨማሪም በግራ መስመር ለቡድኑ የማጥቃት እንቅስቃሴ ወሳኝ ሚና በመጫወት በግሉ ስኬታማ ጊዜን ማሳለፍ ችሏልአማካዮችወልዋሎዎች ሽረን ሲረቱ የመጀመሪያዋን ግብ ከቅጣት ምት ተሻምቶ በግንባሩ በመግጨት ቀዳሚ ማድረግ የቻለው ገናናው ሽረዎች የተሻለ በተንቀሳቀሱበት የመጀመሪያ አጋማሽ የነበራቸው የመሀል ሜዳን የኳስ ቁጥጥር ብልጫ በማጨናገፍና የቡድኑን ሚዛን በመጠበቅ ረገድ የተሻለ መንቀሳቀስ ችሏልከተለመደ የፊት አጥቂነት ሚናው ውጭ በመስመር አማካይነት የተሰለፈው ወጣቱ መስፍን ታፈሰ ብሩክ በየነ ላስቆጠራት ግብን ኳስ አመቻችቶ ከማስቆጠር ባለፈው በጨዋታው ሀዋሳዎች ለፈጠሯቸው በርካታ የግብ እድሎች በመነሻነት የጎላ አስተዋፅኦ አበርክቷልሲዳማ ቡና ከሜዳው ውጭ ጅማ አባ ጅፋርን ሲረታ ቡድኑ ከመከላከል ወደ ማጥቃት የሚያደርገውን ፈጣን ሽግግር በመምራት እንዲሁም በፍጥነት ኳሶችን ወደ መስመር ተለጥጠው በነፃ አቋቋም ላይ ለሚገኙት የመስመር አጥቂዎች በማድረስ ረገድ ስኬታማ እንቅስቃሴ ማድረግ ችሏልወልቂጤዎች የመጀመሪያ የፕሪምየር ሊግ ድላቸው ባሳኩበት ጨዋታ ከጉዳት መልስ ለቡድኑ ግልጋሎት የሰጠው ጫላ በተለይ በመልሶ ማጥቃት እንቅስቃሴዎች ወቅት ከመስመር እያጠበበ በመግባት በተደጋጋሚ ወደ ፋሲል የግብ ክልል በመድረስ ለፋሲል ከተማ ተጫዋቾች ከፍተኛ ፈተና ሆኖ ውሏል ፋሲሎች በመስመር በኩል እንቅስቃሴያቸው እንዲገደብም የፈጣኑ ተጫዋች ሚና ከፍተኛ ነበርአጥቂዎችለጅማ አባጅፋር ተከላካዮች እጅግ ፈታኝ በነበረው የሲዳማ ቡና የአጥቂ ስፍራ ተሰላፊዎች እረፍት የለሽ እንቅስቃሴ ውስጥ ከፍተኛ ሚና የነበረው አዲስ ግደይ በጨዋታው አንድ ግብ ከማስቆጠሩም በላይ እንደተለመደው ጥሩ ጥሩ የግብ አጋጣሚዎችን ሲፈጥር ተስተውሏል አዲስ በሶከር ኢትዮጵያ የሳምንቱ ምርጥ ውስጥ ለሁለተኛ ጊዜ መካተት የቻለ ብቸኛ ተጫዋችም ነውፈጣኑ የመስመር አጥቂ ጁኒያስ ከስሁል ሽረ ጋር በተደረገው ጨዋታ ላይ የመሀል አጥቂ ሆኖ የተጫወተ ሲሆን ሁለት ግቦችን በማስቆጠር በፕሪምየር ሊግ የግብ አካውንቱን መክፈት ችሏል ለመልሶ ማጥቃት እንቅስቃሴ እጅግ የተመቸ የሆነው ናሚቢያዊ አጥቂ አስደናቂ ፍጥነቱን ተጠቅሞ ከተቃራኒ ቡድን ተጫዋቾች በማምለጥ እጅግ በተረጋጋ አጨራረስ ሁለት ግሩም ግቦችን ማስቆጠር ችሏልተጠባባቂዎችበሳምንቱ መልካም እንቅስቃሴ ካሳዩ ተጫዋቾች መካከል በግብ ጠባቂ ስፍራ የሰበታ ከተማው ዳንኤል አጃይ በተከላካይ ስፍራ የኢትዮጵያ ቡናው ፈቱዲን ጀማል በአማካይ ስፍራ የወላይታ ድቻው ተስፋዬ አለባቸው የመስመር ተጫዋቾቹ ኤርሚያስ ሀይሉ እና አማኑኤል ገብረሚካኤል እንዲሁም አጥቂው ብሩክ በየነ በሳምንቱ ምርጥ 11 ውስጥ በተጠባባቂነት የተካተቱ ናቸው
https://soccerethiopia.net/football/52942
477
28,321
ስሑል ሽረዎች ወሳኝ ተከላካያቸውን በጉዳት አጥተዋል
ስፖርት
February 6, 2020
Unknown
የስሁል ሽረው የመሀል ተከላካይ ዮናስ ግርማይ ለሳምንታት ከሜዳ ይርቃልተጫዋቹ ባለፈው ሳምንት ቡድኑ ስሁል ሽረ ሀዋሳ ከተማን ስስት ለባዶ ባሸነፈበት ጨዋታ ጉዳት አስተናግዶ በ56ኛው ደቂቃ በበረከት ተሰማ ተቀይሮ የወጣ ሲሆን ጉዳቱም ከእሁዱ ጨዋታ ውጪ አድርጎታል እስከ ቀጣይ ሁለት ሳምንታት ድረስ ከሜዳ ሊያርቀው እንደሚችልም ተገምቷልባለፉት ሳምንታት ቡድኑን በአምበልነት የመራው እና በጥሩ ወቅታዊ ብቃት የሚገኘው ይህ ተከላካይ በመጀመርያ ሳምንታት በቅጣት እና በጉዳት ካለፉት ጨዋታዎች ውጭ ቡድኑን በቋሚነት ማገልገሉ ይታወሳል ከጋናዊው አዳም ማሳላቺ ጋር የሰመረ ጥምረት በመፍጠርም በሊጉ ውስጥ ጥቂት ግቦች ያስተናገደው ጠንካራ የተከላካይ መስመርን በመምራት ጥሩ ግዜ እያሳለፈ ይገኛልከስሁል ሽረ ጋር በተያያዘ ዜና ባሳለፍነው ሳምንት ከውል ጋር በተያያዘ ጨዋታ ያለፈው ዩጋንዳዊው ያሳር ሙገርዋ ከክለቡ ጋር ያለውን ውል በማራዘሙ ከቡድኑ ጋር ወደ ድሬዳዋ ያመራል ተብሎ ይጠበቃል ሶከር ኢትዮጵያ
https://soccerethiopia.net/football/55496
114
17,504
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ የእንጦጦ ፕሮጀክትን ጎበኙ
ሀገር አቀፍ ዜና
Mar 14, 2020
1,546
አዲስ አበባ መጋቢት 5 2012 ኤፍቢሲ የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር አቢይ አህመድ በአዲስ አበባ እንጦጠ እየተካሄደ ያለውን የእንጦጦ ፕሮጀክት ጎብኝተዋልጠቅላይ ሚኒስትር አቢይ አህመድ ጉብኝቱን አስመልክቶ በፌስቡክ ገፃቸው ላይ ከተሞቻችን አንጡራ ሀብት በውስጣቸው ይዘዋል ብለዋልበእንጦጦ ፕሮጀክት ጉብኝት እንደተመለከትሁት ለውጡ አስደናቂ ነው ስራው ሲጠናቀቅ ደግሞ አያሌ የቱሪስትና የስራ እድሎችን ይፈጥራል ሲሉም ገልፀዋልእምቅ ሀብታችንን ለኢኮኖሚያዊ እና ማሀበራዊ እድገታችን በጥቅም ላይ ለማዋል አብራችሁኝ እንድትጓዙ እጠይቃለሁ የኢትዮጵያ ብልፅግና አይቀሬ ነውም ብለዋልበተያያዘ ጠቅላይ ሚኒስትር አቢይ በእንጦጦ መንገድ ላይ የሚገኙ ነዋሪዎችና ባለሱቆች ለመንገድ ማስፋፊያ ስራው ሲሉ በፈቃደኝነት ኑሯቸውን እና ስራቸውን ከአካባቢው ስላዛወሩ ምስጋናቸውን አቅርበውላቸዋልለልማት የቀረበውን ጥሪ ተቀብላችሁ በፈቃደኝነት ለጋራ ብልፅግናችን መንገድ ከፍታችኋል መንግስትም ይህንን ላደረጉ ነዋሪዎች በማህበር ተደራጅተው የሚሰሩበትን የተሻለ ቦታ እንደሚያመቻች አረጋግጣለሁ ብለዋል ጠቅላይ ሚኒስትሩ
https://www.fanabc.com/%e1%8c%a0%e1%89%85%e1%88%8b%e1%8b%ad-%e1%88%9a%e1%8a%92%e1%88%b5%e1%89%b5%e1%88%ad-%e1%8b%90%e1%89%a2%e1%8b%ad-%e1%8b%a8%e1%8a%a5%e1%8a%95%e1%8c%a6%e1%8c%a6-%e1%8d%95%e1%88%ae%e1%8c%80%e1%8a%ad/
108
45,241
በአዲስ አበባ የዜጎችና የሰራተኞችን የስራ እርካታ እየተሻሻለ መሆኑ ተመለከተ
ፖለቲካ
June 27, 2017
Unknown
የዜጎችና የሰራተኞችን የስራ እርካታ ለማሳደግ እየሰራ መሆኑን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የፐብሊክና የሰው ሀብት ልማት ቢሮ ገለፀቢሮው ከዋልታ ሚዲያና ኮሙዩኒኬሽን ኮርፖሬት ጋር በተባበር ያካሄደው ጥናት ዛሬ ይፋ ሲሆን እንደተመለከተው ከአምናው ሲነፃፀር የዘንድሮው የሰራተኞች የስራና የዜጎች አገልግሎት እርካታቸው መሻሻል እያሳየ ነውየጥናቱን ውይይት የመሩት የቢሮው ሀላፊ አቶ ይስሀቅ ግርማይ እንዳስታወቁት በከተማዋ በተካሄደው በጥልቅ ተሀድሶ ተከትሎ የአመለካከትና የክህሎት ችግሮችን የኪራይ ሰብሳቢነት አደጋ የትምህክትና ጠባብነት አመለካካት ማነቆዎችን በመለየት በተደረገው ውይይትና ችግሮችን ለመፍታት በተደረገው ጥረት  አበረታች የስራ እርካታዎች በሰራተኛውና በዜጎች ላይ ለመስመዝገብ ተችሏል  በዚህም መሰረት በቡድን የመስራት ልምድና ፍላጎት እንዲሁም የለውጥ ሰራዊት ግንባታ በከተማዋ የተሻለ ውጤት የተመዘገበባቸው ዘርፎች መሆናቸውን ገልፀዋል የጥናቱ ግኝት አዎንታዊ ውጤችን ለማጠናከርና አሉታዊዎቹን ደግሞ በተሻለ አሰራር አደረጃጀትና አማራጮች እርምት በመውሰድ የሰራተኛውንና የዜችን የስራ እርካታ ለማሳደግ ጥናቱ ጉልበት የሚፈጥር በመሆኑ በቀጣይም ተመሳሳይ ጥናቶችን በማካሄድ ውጤታማ ለመሆን እንደሚሰራ ሀላፊው አስረድተዋል እንደ አቶ ይስሀቅ ማብራሪያ በ2008 አመተ ምህረት በከተማዋ ከተስተናገዱት 6ሺህ ያህል ቅሬታዎች 80 በመቶዎቹን ለመፍተታት ተችሏል የዋልታ ሚዲያና ኮሚዩኒኬሽን ኮርፖሬት የህዝብ አስተያየት ጥናት ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ጌታሁን ከበደ ጥናቱን ባቀረበቡበት ወቅት እንደገለፁት ጥናቱ የአዲስ አበባ ፐብሊክ ሰርቪስ ሰራተኞችን የስራ ላይ እርካታ ደረጃ ማወቅ የሰራተኞችን የስራ ላይ እርካታ የሚቀንሱ ምክንያቶችን መረዳት የሰራተኞችን የስራ ላይ እርካታ የሚያጐለብቱ ምክንያቶችን ማወቅ እና የስራ ላይ እርካታን ሊጨምሩ የሚችሉ የመፍትሄ እርምጃዎችን ማመላከት የሚሉ አላማዎችን ያነገበ ነውበአዲስ አበባ አስተዳደር ስር የሚገኙ የፐብሊክ ሰርቪስ መስሪያ ቤቶችና በአስሩም ክፍለ ከተሞች የሚገኙ የክፍለ ከተማና የወረዳ ፅህፈት ቤቶች የትምህርትና የጤና ፅህፈት ቤቶች  በጥናቱ ውስጥ መካተታቸውን ነው የጠቆሙት በጥናቱ መሰረትም ወደ 56 በመቶ የሚሆኑት ሰራተኞች በሚሰሩት ስራ እርካታ ይሰማቸዋል ቅር የተሰኙትና እርካታ የሌላቸው ወደ 25 በመቶ ይደርሳሉ ብለዋልስሜታቸውን ከመግለፅ የተቆጠቡትና ገለልተኛ አቋም የወሰዱት ሰራተኞች ደግሞ 17 በመቶ መሆናቸው ገልፀዋል በሚሰሩት ስራ እርካታ የሚሰማቸው ሰራተኞች ከባለፈው የበጀት አመት ጥናት ጋር ሲነፃፀር የ12 በመቶ ያህል ብልጫ ማሳየቱን በመጠቆም ይህ በእንዲህ እንዳለ በመንግስት ተቋማት አገልግሎት አሰጣጥ እርካታ የሚሰማቸው 32 በመቶ ገለልተኛ አቋም ያላቸው 22 በመቶ እንዲሁም እርካታ የማይሰማቸው ዜጎች 42 በመቶ መሆኑን ጥናቱ ጠቁሟልበጥናቱ የተለዩትን ምክንያቶቹን ተገቢ እርምጃዎችን መውሰድ የየተቋማቱ ሀላፊነት ቢሆንም ሰራተኛውንም የመፍትሄ አካል ማድረግ  ፍትሀዊ አመራርም እምነት የሚያገኝበትን የስራ ድባብ መፍጠር ከትምህርትና ስልጠና ጋር የተያያዙትን ቅሬታዎች ትርጉም ባለው መልኩ መቀነስ እንደሚገባ ነው ያስገነዘቡት እንደዚሁም የተቋማትን አደረጃጀት ከስራ ባህርይ ጋር ማጣጣም ለሰራተኛው ግልፅ ያልሆኑ የአሰራር ዘይቤዎችን በቅድሚያ ተረድቶ ማስረዳትና በአርአያነት ተግብሮ መልሶ ማስተግበር መፍትሄ መሆኑን አስርድተዋል በውይይቱ ላይ ከተሳተፉት መካከል አቶ ታደለ አብርሀም በሰጡት አስተያየት በመንግስት ሰራተኛነቱ ማግኘት ያለበትን ጥቅማጥቅሞች ባለመከበራቸው ቅር ቢሰኝም የህዝብ አገልጋይ በመሆኑ ግን ደስተኛ እነደሆነ ገልፀዋልሌሎች የውይይቱ ተሳታፊዎችም ጥናቱ በዘመናዊ መልኩ መከናወኑና ለማንም ባልወገነ መልኩ በጥናቱ የተለዩትን ስኬቶችንም ሆነ ችግሮችን በግልፅ ማቅረብ በመቻሉ ደስተኛ እንደሆኑና በቀጣይም ሌሎች ተቀቋማት ተመሳሳይ የእርካታ ዳሰሳ ጥናት ቢያካሂዱ የተሻለ እንደሆነ አመልከተዋልዋልታ ሚዲያና ኮሚዩኒኬሽን ኮርፖሬት በጥልቀትና በዘመናዊ ሁኔታ ጥናቶችን በማካሄድ ተቋማት የተሻለ ውጤት እንዲያስመዘግቡ ችግሮችንና የመፍትሄ አቅጣጫም በማመላከት ሀገራዊ ሚናውን እየተወጣ እንደሆነ ይታወቃል 
https://waltainfo.com/am/29211/
423
49,538
ምክትል ከንቲባ ታከለ ኡማ ከንግዱ ማህበረሰብ ጋር ውይይት አካሄዱ
ቢዝነስ
March 21, 2019
Unknown
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ታከለ ኡማ እና በምክትል ከንቲባ ማእረግ የማህበራዊ ክላስተር አስተባባሪ የሆኑት ኢንጂነር እንዳወቅ አብቴ ከመርካቶ እና አካባቢው ግብር ከፋይ የንግድ ማህበረሰብ ተወካዮች ጋር ውይይት አካሂዷልበውይይቱ ወቅት ኢንጂነር ታከለ ኡማ ባደረጉት ንግግር በመዲናዋ በተለያየ መንገድ የሚስተዋሉና የህግ የበላይነት የሚሸረሽሩ እንዲሁም ህዝብን ወደተሳሳተ አቅጣጫ ለመውሰድ ታስበውና ታቅደው የሚሰሩ አፍራሽ እንቅስቃሴዎች ከፍተኛ እንቅፋትና ስጋት እየፈጠሩ መሆኑን ተናግረዋልምክትል ከንቲባው አክለውም እነዚህ የከሰሩ እንቅስቃሴዎች አንድም በአጭር ጊዜ ከተማዋ ያስመዘገበቻቸውን ታላላቅ ውጤቶች ለማኮሰስ በሌላ በኩል ደግሞ በብዙዎች መሰዋእትነት የተገኘውን የለውጥ ምእራፍ ለመቀልበስና ሀገራችንን ለመበታተን ያለሙ መሆናቸውን ጠቁመዋልስለሆነም የተጀመረውን የለውጥ ሂደት ለማስቀጠል ህብረተሰቡ እነዚህንና መሰል ተግባራት የሚያራምዱ አላካትን አምርሮ ሊታገላቸው የሚገባ መሆኑን ነው የተናገሩትየከተማ አስተዳደሩም የህግ የበላይነትን በሚጥሱ መሰል እንቅስቃሴዎች የሚገለፁ ድርጊቶችን ያለምህረት እንደሚታገላቸው እና ድርጊቱን ለማስቆም ህጋዊ እርምጃዎችን ለመውሰድ የሚገደድ መሆኑን ገልፀዋልበተያያዘ ዜና ምክትል ከንቲባ ታከለ ኡማ በዛሬው እለት በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ድንገተኛ የስራ ምልከታ ማድረጋቸውን ከከንቲባ ፅህፈት ቤታ ያገኘነው መረጃ ያመላክታልበምልከታቸውም በክፍለ ከተማው ስር ባሉ ተቋማት የሚሰጡ አገልግሎቶችን የጎበኙ ሲሆን ከተጠቃሚዎች ከክፍለ ከተማው አመራሮች እና ሰራተኞች ጋርም በተለያዩ ጉዳዮች ዙሪያ ውይይት ማድረጋቸው ነው የተገለፀው 
https://waltainfo.com/am/23757/
166
20,234
በጀርመንና ስፔን በተደረጉ የሩጫ ውድድሮች ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ድል ቀንቷቸዋል
ስፖርት
Oct 29, 2019
121
አዲስ አበባ ጥቅምት 16 2012 ኤፍቢሲ ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በጀርመን ፍራንክፈርት ስፔን እና ቫሌንሽያ ከተሞች በተደረጉ የሩጫ ውድድሮች ድል ቀንቷቸዋልበፍራንክፈርት የማራቶን ውድድር ፍቅሬ በቀለ ሲያሸነፍ በቫሌንሽያ የግማሽ ማራቶን ውድድር ደግሞ ዮሚፍ ቀጀልቻ እና ሰንበሬ ተፈሪ ድል ተቀዳጅተዋልየፍራንክፈርቱን ማራቶን በሁለት ሰአት ከሰባት ደቂቃ ከስምንት ሰከንድ በበላይነት ያጠናቀቀው ፍቅሬ በቀለ የሀገሩን ልጅ ዳዊት ወልዴን የቀደመው በሁለት ሰከንድ ብቻ ነውእንደ ወንዶቹ አንገት ለአንገት መተናነቅ ባልታየበት በሴቶቹ የማራቶን ሩጫ ኬንያዊቷ ቫላሪ አያቢ በሁለት ሰአት ከ19 ደቂቃ ከ10 ሰከንድ የስፍራውን ክብረወሰን በመስበር አሸንፋለችበሁለት ደቂቃ ወደ ኋላ የዘገየችው መገርቱ ከበደ ሁለተኛ ስትወጣ የአምናው የውድድሩ አሸናፊ ሌላኛዋ ኢትዮጵያዊት መስከረም አሰፋ ሶስተኛ ደረጃን ይዛ አጠናቃለችበሌላኛዋ አውሮፓዊት ሀገር በስፔን በቫሌንሽያ ከተማ በተደረገው የግማሽ ማራቶን ውድድር ደግሞ በወንዶችና በሴቶች ምድብ ኢትዮጵያውያን አትሌቶች አሸንፈዋልሰንበሬ ተፈሪ ውድድሩን በአንደኛነት ያጠናቀቀችው የርቀቱን የኢትዮጵያ ክብረወሰን በ13 ሰከንድ በማሻሻል ጭምር ነውሰንበሬ ትውልደ ኢትዮጵያዊቷን የኔዘርላንድስ አትሌት ሲፋን ሀሰንን በማስከተል የገባችው በአንድ ሰአት ከአምስት ደቂቃ ከ32 ሰከንድ ነበርባለፈው ወር መጨረሻ በዶሀ የአለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና በ1ሺህ 500 እና 10 ሺህ ሜትር ውድድሮች ድርብ ድል ያስመዘገበችው ሲፋን በ21 ሰከንድ ተቀድማ ሁለተኛ መውጣቷን ዶይቼ ቬለ ዘግቧልበዶሀው የአለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና በ10 ሺህ ሜትር ለኢትዮጵያ የብር ሜዳሊያ ያስገኘው ዮሚፍ ቀጀልቻ በቫሌንሽያው ውድድር ድል ቀንቶታልበ59 ደቂቃ ከ05 ሰከንድ ውድድሩን የጨረሰው ዮሚፍ ሁለተኛ የወጣውን ኬንያዊ በናርድ ንጌኖን የቀደመው በሁለት ሰከንድ ነውሌላኛው ኢትዮጵያዊ ጀማል ይመር ሶስተኛ በመሆን በውድድሩ ኢትዮጵያውያን በበላይነት ደምቀው እንዲታዩ የራሱን ድርሻ ተወጥቷል
https://www.fanabc.com/%e1%89%a0%e1%8c%80%e1%88%ad%e1%88%98%e1%8a%95%e1%8a%93-%e1%88%b5%e1%8d%94%e1%8a%95-%e1%89%a0%e1%89%b0%e1%8b%b0%e1%88%a8%e1%8c%89-%e1%8b%a8%e1%88%a9%e1%8c%ab-%e1%8b%8d%e1%8b%b5%e1%8b%b5%e1%88%ae/
208
11,024
“የአዊ ሕዝብ የሌሎችን ማንነት በማክበር የራሱን ባህል፣ ወግና ማንነት ለዘመናት ጠብቆ የኖረ ነው፡፡” የብሔረሰቡ ዋና አሥተዳዳሪ
ሀገር አቀፍ ዜና
January 31, 2020
67
ባህር ዳር ጥር 222012አም አብመድ የሰባት ቤት አገው የፈረሰኞች ክብረ በአል ከዋዜማው ጀምሮ በልዩ ልዩ ዝግጅቶች እየተከበረ ነው
https://www.amharaweb.com/%e1%8b%a8%e1%8a%a0%e1%8b%8a-%e1%88%95%e1%8b%9d%e1%89%a5-%e1%8b%a8%e1%88%8c%e1%88%8e%e1%89%bd%e1%8a%95-%e1%88%9b%e1%8a%95%e1%8a%90%e1%89%b5-%e1%89%a0%e1%88%9b%e1%8a%ad%e1%89%a0%e1%88%ad/
18
25,356
​የፋይናንስ ተቋማትን ውህደት በተመለከተ የንግድ ውድድር ባለሥልጣንና ብሔራዊ ባንክ እየተነጋገሩ ነው
ቢዝነስ
17 February 2016
Unknown
የፋይናንስ ተቋማትን ውህደት በተመለከተ የኢትዮጵያ የንግድ ውድድርና የሸማቾች ባለስልጣን የፋይናንስ ተቋማት ተቆጣጣሪ ከሆነው ከኢትዮጵያ ብሄራዊ ባንክ ጋር መነጋገር መጀመሩን ባለስልጣኑ ገለፀየባለስልጣኑ የውህደት ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ነብዩ በለጠ ለሪፖርተር እንደገለፁት በቅርቡ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክና የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽንና ቢዝነስ ባንክ የመዋሀድ ፍላጎት ይፋ ከሆነ በኋላ ባለስልጣኑ ሀላፊነቱን ለመወጣት ጉዳዩ ከሚመለከተው ሌላው ባለድርሻ አካል የኢትዮጵያ ብሄራዊ ባንክ ጋር በመነጋገር ላይ ነውየንግድ ተቋማት ውህደትን በተመለከተ ስልጣን የተሰጠው ለንግድ ውድድርና ሸማቾች ባለስልጣን መሆኑን የጠቀሱት አቶ ነብዩ በተሰጠው ሀላፊነት መሰረትም የውህደት አይነቶችን በሶስት ከፍሎ እየተመለከተ መሆኑን ጠቁመዋልእነዚህም ቀላል መካከለኛና ከፍተኛ ውህደት ተብለው የሚጠቀሱ መሆናቸውን ገልፀዋልቀላል ውህደት የሚመለከተው የውህደቱ መጠን በአጠቃላይ ከ30 ሚሊዮን ብር በታች ያለውን ሲሆን ከ30 ሚሊዮን ብር እስከ 300 ሚሊዮን ብር መካከለኛ ውህደት ምድብ ውስጥ እንደሚወድቅ ከ300 ሚሊዮን ብር በላይ ያለው ደግሞ ከፍተኛ ውህደት እንደሚባል ገልፀዋልከ30 ሚሊዮን ብር በታች ያሉ ውህደቶችን የሚያከናውኑ ተቋማት ለባለስልጣኑ ሳያሳውቁ ውህደቱን ቢፈፀሙ ችግር የሌለው መሆኑን የሚጠቅሱት አቶ ነብዩ ባለስልጣኑ ግን በማንኛውም ጊዜ በዚህ ውህደት ላይ ትንተና መስራት እንደሚችል ጠቁመዋልመካከለኛና ከፍተኛ የንግድ ውህደቶች ከመፈፀማቸው በፊት ግን ውህደቱን መፈፀም የሚፈልጉ ተቋማት ለባለስልጣኑ ማሳወቅ እንደሚገባቸው ተናግረዋል ባለስልጣኑ ውህደቱን ሳይቀበል ውህደቱን የማፅደቅና ፈቃድ የመስጠት ህጋዊ ስልጣን ማንኛውም የመንግስት አካል እንደሌለው ጠቅሰዋል ባለስልጣኑ የውህደት ጥያቄውን ከንግድ ውድድር አንፃር ማለትም ውህደቱ ሌሎች ኩባንያዎች እንዳይወዳደሩ ተፅእኖ የሚፈጥር አለመሆኑን ወይም ሞኖፖሊን የሚያስፋፋ አለመሆኑን እንዲሁም ከህዝብ ጥቅም አንፃር ገምግሞ ውሳኔ የሚያሳልፍ መሆኑን ገልፀዋልየኢትዮጵያ ንግድ ባንክና የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽንና ቢዝነስ ባንክ ለመፈፀም የፈለጉት ውህደት ከሰባት ቢሊዮን ብር በላይ ካፒታልን የሚፈጥር በመሆኑ ውህደቱ በንግድ ውድድርና የሻጮች ጥበቃ ባለስልጣን መታየት ይኖርበታልበአሁኑ ወቅት የሁለቱ ባንኮች ውህደት ለሚዲያ ተገለፀ እንጂ ተግባራዊ አልሆነም የሚሉት አቶ ነብዩ ጉዳዩን በተመለከተም ከብሄራዊ ባንክ ጋር እየተነጋገሩ መሆኑን ጠቁመዋል የፋይናንስ ዘርፉን የመቆጣጠር ሀላፊነት የባንኩ በመሆኑ በጋራ ለመስራት ንግግር ላይ መሆናቸውን ገልፀዋል ይሁንና የመንግስት የፋይናንስ ድርጅቶች ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር ዶር ስንታየሁ ወልደ ሚካኤል በቅርቡ ውህደቱ በመንግስት መወሰኑን መናገራቸው አይዘነጋምየኢትዮጵያ ብሄራዊ ባንክ ለባንኮች ፈቃድ የመስጠት እንዲሁም የመቆጣጠር ሀላፊነት ቢኖረውም ውህደትን በተመለከተ ግን ምንም አይነት መቆጣጠሪያ የህግ ማእቀፍ የሌለው በመሆኑ በውጭ ኩባንያ ጋይድ ላይን መመርያ ለማውጣት እያስጠና መሆኑን ለማወቅ ተችሏል  
https://www.ethiopianreporter.com/article/11076
306
5,537
የአብዴፓ 7ኛ ድርጅታዊ ጉባዔ የፕሬዚዲየም አባላቱን መረጠ
ሀገር አቀፍ ዜና
December 4, 2018
43
የአፋር ብሄራዊ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ አብዴፓ 7ኛ ድርጅታዊ ጉባኤ 7 የፕሬዚዲየም አባላቱን መረጠ
https://www.press.et/Ama/?p=970
12
3,716
የውህደቱ መዘግየት አንዱ በሌላው ላይ ጣት እንዲቀሳሰርና እንዳይተማመን ማድረጉ ተገለጸ
ሀገር አቀፍ ዜና
October 11, 2019
73
አዲስ አበባ የኢህአዴግ ውህደት መዘግየት እህት ድርጅቶቹ እርስ በእርሳቸው እንዳይተማመኑና አንዱ በሌላው ላይ ጣት እንዲቀሳሰር ማድረጉን የደኢህዴን አባላት ገለፁ የደኢህዴን ፅህፈት ቤት አባል የሆኑ የደቡብ ክልል የእርሻና ተፈጥሮ ሀብት ቢሮ ሀላፊ አቶ ጥላሁን ከበደ እና በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የማህበራት ክላስተር ማስተባበሪያ ፅህፈት ቤት ሀላፊ አቶ ብርሀኑ ሚኖቶ በተለይ ለአዲስ ዘመን እንደተናገሩት የውህደቱ መዘግየት በእህት ድርጅቶች መካከል ያለመተማመን እና ያለመግባባት እንዲፈጠርና አንዱ በሌላኛው ላይ ጣት መቀሳሰርን አስከትሏልያለመተማመኑ ደግሞ ወደጠላትነት ፍረጃ እንዲገባና በአገሪቱ ውስጥ አሁን እየተስተዋሉ ያሉ ቀውሶች እንዲፈጠሩ አድርጓልእንዷባላቱ ገለፃ የውህደቱ መዘግየት እህት ድርጅቶቹ በውስጣቸው ያለውን ችግር ከመፍታት ይልቅ አንዱ ከሌላው የሚለየውን አጥር እንዲያበጅ አደርጓል ይህ አይነት አካሄድም ለኪራይ ሰብሳቢነት ብሎም ላለመተማመን በር ከፍቷልአለመታዘዝና የመሳሰሉት ነገሮች እንዲያቆጠቁጡና ምንም እንኳን ግንባሩ መልካም አላማ የነበረው ቢሆንም ዜጎች ግንባሩን እንዲጠሉ አድርጓልይህ የሚስተካከል ከሆነና ውህደቱ ከተካሄደ ደግሞ ዜጎች ከድርጅቱ ጐን ይቆማሏቶ ብርሀኑ እንደተናገሩት ኢህአዴግ ቀደም ሲል ሲያስቀምጣቸው ከነበሩ አላማዎች አንዱ ውህደት ነው አንዳንዶች መዋሀድ የግንባሩ ስርአት የሆነውን ፌዴራሊዝምን የሚያጠፋ አድርገው ቢናገሩም ፌዴራሊዝምን ይበልጥ የሚደግፍ እንጂ የሚፃረር አይደለም የፌዴራሊዝም እሴት ራስን በራስ የማስተዳደር እንዲሁም በአካባቢው ያለውን ማህበረሰብ ለልማት የማንቀሳቀስ ሂደት ነውና ይህ ውህደት ፌዴራሊዝምን በምንም አይነት ሁኔታ የሚነካ አይደለምአቶ ጥላሁንም በበኩላቸው አንዳንዶች እንደሚሰጉት መዋሀድ የተማከለ ይሆናል ማለት አይደለም የዜጎችን መብትም የሚደፈጥጥ አይደለም ራስን በራስ በማስተዳደሩ በኩልም ችግርም አያመጣም ውህደቱ ኢህአዴግ የሚታወቅበትን የፌዴራሊዝም ስርአት የበለጠ የሚያግዘው እንጂ የሚፃረረው አይሆንም ኢህአዴግ በዋናነት የያዘውን የብሄር ብሄረሰቦችን መብትና እኩልነት በአግባቡ የሚያስኬደው ነው ብለዋልሁለቱም አባላት የመዋሀዱን ፋይዳ ሲናገሩ እንዳብራሩት አሁን ባለው ነባራዊ ሁኔታ የኢትዮጵያን ለህዝብ ቀድሞ መምራት የግድ ይላልህዝቡ ከቀደመ በኋላ ከኋላ የሚከተል የፖለቲካ ፓርቲ መኖር የለበትምህዝቡ በአሁኑ ሰአት ስለአንድነት እየሰበከና በአንድነት ይህቺን አገር ምሩ በማለት ላይ ነው ስለሆነም ከህዝቡ ስሜት ቀድሞ ነው ውህደትን በማድረግ መምራት የሚጠበቀው ፋይዳውም ህዝቦችን ከጫፍ እስከጫፍ በአንድነት ስሜት በአንድ ልብ እንዲንቀሳቀሱ ያደርጋቸዋል ከጋራ መተማመን ውስጥም ያስገባቸዋል በአጠቃላይ የአገራቸውን ሏላዊነት የሚያረጋግጡበት ተጨማሪ እሴት ይሆናቸዋልበተጨማሪም ዴሞክራሲያዊ በሆነ ግንኙነት የህዝብን ጥቅም ለማረጋገጥ ያግዛልበውስጠ ድርጅት የታዩትን ጉድለቶችና ክፍተቶች ማረም በሚያስችል አግባብ ለመሄድም ያግዛልከዚህም በላይ የአጋርም ሆነ የእህት ድርጅቶችን ተመጣጣኝ የሆነ ፖለቲካዊ ተሳትፎ ያጎለብታልለምሳሌም ደቡብ ክልል ላይ ያለ የአዴፓ አባል የሚያስበው ስለአማራ ክልል ሳይሆን ከሌሎችም ጋር ሆኖ እንደ ኢህአዴግ ስለሚሆን የየብቻ አስተሳሰብን የሚያስቀር ነውየደቡብ ክልል ለውህደቱ የራሱ የሆነ ልምድ አለው ያሉት አቶ ብርሀኑ እንደገለፁት ደቡብ ቀደም ሲል በርካታ ድርጅቶች የነበሩበት ክልል ነበርከማንነት አኳያ በጣም የተሳሰሩና የተዛመዱ እንደመሆናቸው መጠን የተለያየ ሆኖ ከመጓዝ ይልቅ አንድ መሆንን በመምረጥ ደኢህዴንን በመመስረት ጠንካራ ሆነው በጋራ ተዋህዷል አሁን ደግሞ አራቱ ብሄራዊ ድርጅቶች መርሀግብራቸው ፖለቲካዊ ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ትስስርን ለማስፈፀምና ውጤታማ ለማድረግ የሚያስችልና አላማቸውም ተመሳሳይ እስከሆነ ድረስ አገራዊ አንድነትን እንዲሁም አገራዊ ፓርቲን መመስረታቸው ታሪካዊ ግዴታም ጭምር ነውበኢህአዴግ ቤት ውስጥ ውህደት አዲስ ሀሳብ አይደለምውህደቱ አራቱን እህት ድርጅቶች ብቻ ሳይሆን አጋር ድርጅቶችንም ወደ ሀብረት እንደሚያመጣ ቀደም ሲልም የታቀደ ጉዳይ ነውና ይታወቃልአዲስ ዘመን መስከረም 302012
https://www.press.et/Ama/?p=20504
414
33,966
የጨዋታ ሪፓርት | አዳማ ወደ ሰንጠረዡ አናት ከፍ ያለበትን ድል አስመዝግቧል 
ስፖርት
December 18, 2016
Unknown
በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 6ኛ ሳምንት በሜዳው አበበ ቢቂላ ስታዲየም ወልዲያ ያስተናገደው አዳማ ከተማ በሲሳይ ቶሊ ብቸኛ ግብ 10 በማሸነፍ ነጥቡን ከመሪው ቅዱስ ጊዮርጊስ እኩል አድርሷልከጨዋታው መጀመር በፊት በቅርቡ ከዚህ አለም በሞት ለተለየውና የአዳማ ተወላጅ ለሆነው ለድምፃዊ ኤርሚያስ አስፋው የአንድ ደቂቃ የህሊና ፀሎት ተደርጓልከጨዋታው መጀመር አንስቶ የመሀል ሜዳውን ብልጫ በመውሰድ አጥቅተው ለመጫወት ያሰቡ የሚመስሉት አዳማ ከተማዎች ገና ጨዋታው በተጀመረ በ6ኛው ደቂቃ ሱሌይማን መሀመድ ከግራ መስመር በወልዲያ የግብ ክልል ጠርዝ ላይ ይገኝ ለነበረው ሲሳይ በረጅሙ ያቀበለውን ኳስ ሲሳይ ቶሊ በግሩም ሆኔታ ከተቆጣጠረ በሀላ አጠገቡ ይገኝ የነበረውን የወልዲያ ተከላካይ አልፎ የእለቱን ብቸኛ ግብ ማስቆጠር ችሏልከግቧ መቆጠር በሀላ ጫና መፍጠራቸውን የቀጠሉት አዳማዎች በ12ኛው ደቂቃ ፋሲካ አስፋው ያሻማውን ኳስ ታፈሰ ተስፋዬ በመዘግየቱ የተነሳ ሳይደርስባት ቀረ እንጂ መሪነታቸውን ማሳደግ ሊችሉ የሚችሉበት አጋጣሚ ነበርበመጀመሪያው አጋማሽ ብልጫ የተወሰደባቸው ወልዲያዎች በ20ኛው ደቂቃ ያሬድ ሀሰን ከግብ ክልል ውጪ አክርሮ የመታው እና ከግቡ አግዳሚ በላይ የወጣው ኳስ የመጀመሪያ ሙከራቸው ነበርበ31ኛው ደቂቃ የመጀመሪያዋ ግብ ከተቆጠረችበት ሂደት ጋር በሚመሳሰል መልኩ ሲሳይ ቶሊ ከግራ መስመር ያሻገረውን ኳስ ታፈሰ ተስፋዬ ሚዛኑን ሊጠብቅ ባለመቻሉ ሳይጠቀምባት ቀርቷልአዳማዎች በድጋሚ በ35ኛው ደቂቃ ላይ በፈጣን የመልሶ ማጥቃት የተገኘችውን ኳስ ተጠቅሞ ሚካኤል ጆርጅ ታፈሰ ተስፋዬን ከግብ ጠባቂው ጋር 11 ቢያገናኘውም ታፈሰ የሞከራትን ኳስ ቤሌንጌ አድኖበታልወደ ራሳቸው የግብ ክልል ተጠግተው በመከላከል ስራ ላይ ተጠምደው የነበሩት ወልዲያዎች በጨዋታው የመጀመሪያ ኢላማውን የጠበቀ የግብ ሙከራ ለማድረግ 42 ያክል ደቂቃዎችን ጠብቀዋል ከማእዘን የተሻማውን ኳስ በእለቱ በወልዲያ በኩል ጥሩ ሲንቀሳቀስ የነበረው አንዱአለም ንጉሴ ቢሞክርም ሱሌይማን መሀመድ ከግብ መስመር ላይ ያወጣት ኳስ በወልዲያ በኩል የምታስቆጭ ነበረችበመጀመሪያው አጋማሽ በወልዲያ በኩል ፊት ላይ የነበረው አንዱአለም ንጎሴ በግሉ ከሚያደርገው ጥረት እና አልፎ አልፎ ሲሳይ ቶሊ ለማጥቃት ተስቦ ሄዶ ሲቀር ክፍት ጥሎ የሚሄደውን ቦታ ሲሳይ ሀሰን እና ዮሀንስ ሀይሉ በፈጣን የመልሶ ማጥቃት ለመጠቀም በማሰብ ከሚያደርጉት ጥረት በስተቀር እጅግ ደካማ የሚባል እንቅስቃሴ ተስተውሏልበሁለተኛው አጋማሽ 51ኛው ደቂቃ ላይ ታፈሰ ተስፋዬ የወልዲያ ተከላካዮች መዘናጋት ተከትሎ በቀኝ መስመር በኩል ሰብሮ በመግባት በቀጥታ የሞከራት ኳስ የወልዲያው ግብ ጠባቂ ቤሌንጌ በግሩም ሆኔታ አድኖበታልበ62ኛው ደቂቃ ላይ አሰልጣኝ አሸናፊ በቀለ ሚካኤል ጆርጅ እና አዲስ ህንፃን አስወጥተው በምትካቸው ጥላሁን ወልዴን እና ሄኖክ ካሳሁንን ካስገቡ በሀላ የቡድኑ ቅርፅ ወደ 4141 በመቀየር ተቀይሮ የገባው ሄኖክ ካሳሁን ከተከላዮቹ ፊት በመሆን ለተከላካዮቹ ሽፋን እንዲሰጥና በእለቱ ጥሩ ሲንቀሳቀስ የነበረው ሲሰይ ቶሊን ወደ ሀላ በመመለስ የቀኝ ተከላካይ ሚና ሲሰጠው ታፈሰ ተስፋዬ የአጥቂ መስመሩን በብቸኝነት እንዲመራ ተደርጓልከዚህ ቅያሬ በሀላ አዳማዎች ኳሱን ተቆጣጥረው ከማጥቃት ይልቅ ረጃጅም ኳሶችን ወደ ፊት በመጣል ለመጫወት ሞክረዋልበአንፃሩ ወልዲያዎች ጫላ ድሪባን አስወጥተው ቁመተ መለሎውን በድሩ ኑርሁሴን በማስገባት ከመጀመሪያው በተሻለ ቀጥተኛ እግርኳስ በመጫወት የሚገኙት የመጀመሪያ እና ሁለተኛ ኳሶች ለመጠቀም ሞክረዋልከመጀመሪያው የተቀዛቀዘ በነበረው የሁለተኛው አጋማሽ የረባ የግብ ሙከራ ሳይታይበት ጨዋታው በአዳማ ከተማ 10 አሸናፊነት ተጠናቋል አዳማም ነጥቡን 11 በማድረስ መሪነቱን ከቅዱስ ጊዮርጊስ እና ደደቢት ጋር ተጋርቷል የአሰልጣኞች አስተያየትአሸናፊ በቀለ አዳማ ከተማበተከታታይ ጨዋታ ነጥብ በመጣላችን ውጤቱን ለማስጠበቅ ስንል በሁለተኛው አጋማሽ ተከላክለን ተጫውተናልበተከታታይ ሁለት አመታት ካገኘነው የሶስተኛ ደረጃ የተሻለ ውጤት በዘንድሮ የውድድር ለማምጣት እንተጋለን ንጉሴ ደስታ ወልድያ ቡድኔ በዛሬው ጨዋታ ከምንጊዜውም የተሻለ ነበር በመጀመሪያዎቹ 20 ደቂቃዎች በነበረብን የትኩረት ማነስ ችግር ግብ ከማስተናገዳችን ውጪ ቡድኔ የተሻለ ነበርበዘንድሮው የውድድር አመት የወልዲያ እቅድ በሊጉ ላይ መቆየት ነው ለዚህም በሜዳችን የተሻለ ነገሮችን በመፍጠር በሊጉ ለመቆየት እንጥራለን
https://soccerethiopia.net/football/20033
475
2,970
የኦዲት ግኝት የነበረባቸው ተቋማት ከ100 ሚሊዮን ብር በላይ ተመላሽ አደረጉየኦዲት ግኝት የነበረባቸው ተቋማት ከ100 ሚሊዮን ብር በላይ ተመላሽ አደረጉ
ሀገር አቀፍ ዜና
February 1, 2020
50
አዲስ አበባ ባለፈው በጀት አመት የክትትል ኦዲት ተደርጎባቸው የሂሳብ ጉድለት የታየባቸው ክፍለከተሞችና ሴክተር መስሪያ ቤቶች 101 ሚሊዮን 103 ሺ ብር ተመላሽ ማድረጋቸውን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ዋና ኦዲተር አስታወቀ ሌሎች 15 ተቋማትም በተደጋጋሚ የሂሳብ ጉድለታቸውን እንዲያስተካክሉ ቢነገራቸውም ምላሽ መስጠት ባለመቻላቸው በአቃቢ ህግ እንዲከሰሱ ውሳኔ መተላለፉን አመለከተየአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ዋና ኦዲተር ወይዘሮ ፀጌወይን ካሳ ለአዲስ ዘመን ጋዜጣ እንዳስታወቁት ባለፈው በጀት አመት በተደረገው የክትትል ኦዲት በአስሩም ክፍለከተሞች ስር ያሉ የመሬት ባንክ ማስተላለፍ ፅህፈት ቤት ከሊዝ ቅድመ ክፍያና አመታዊ ክፍያ ጋር በተያያዘ የሂሳብ ጉድለት ታይቶባቸዋል ከነበረባቸው 261 ሚሊዮን ብር ጉድለት ውስጥ ከ101 ነጥብ 1 ሚሊዮን ሚሊዮን በላይ ባለፉት ስድስት ወራት ውስጥ ተመላሽ አድርገዋልበዚህም መሰረት ከተሰብሳቢ ሂሳብ ያለአግባብ የተከፈለ ደመወዝ አበልና የትርፍ ሰአት ክፍያ የጥሬ ገንዘብ ጉድለት ከግዥ አዋጅ መመሪያ ውጪ የተፈፀመ ክፍያ በብልጫ የተከፈለ በድምሩ 5 ነጥብ 7 ሚሊዮን ብር ተመላሽ መደረጉን ጠቁመዋል በተመሳሳይ ሰባት ክፍለ ከተሞችና ሁለት ሴክተር መስሪያ ቤቶች ደግሞ በውል መሰረት ያልተጠናቀቁ ግንባታዎች ያልተሰበሰበ ቅድመ ክፍያ ካልፈፀሙት 79 ነጥብ 9 ሚሊዮን ብር ውስጥ 42 ነጥብ 9 ሚሊዮን ያህሉን ተመላሽ ማድረግ መቻሉን ዋና ኦዲተሯ አስገንዝብዋልእንዲሁም በወቅቱ በተደረገው የክትትል ኦዲት አምስት ክፍለከተሞች በበጀት አመቱ 86 ነጥብ 3 ሚሊዮን ብር አለመሰብሰባቸው መረጋገጡን ይሁንና ባለፉት ስድስት ወራት ውስጥ 23 ነጥብ 9 ሚሊዮን ብር ተመላሽ ማድርግ መቻላቸውን ወይዘሮ ፅጌወይን አመልክተዋል በአጠቃላይ ጉድለት ታይቶባቸው ከነበሩት ተቋማት ከሀምሌ ወር ወዲህ ከ101 ሚሊዮን ብር በላይ ተመላሽ መደረጉን አስረድተዋልበሌላ በኩልም ሀምሌ 2011 አም ለአስተዳደሩ ምክር ቤት ከቀረበው የኦዲት ዘገባ በተሰጠ የኦዲት አስተያየት መሰረት በሁለት ወራት ውስጥ ምላሽ እንዲሰጡ ማስጠንቀቂያ ቢሰጣቸውም እስከአሁን እርምጃ ባለመውሰዳቸው ምክንያት 15 ተቋማት በአቃቢ ህግ እንዲከሰሱ ውሳኔ መተላለፉን ዋና ኦዲተሯ አመልክተዋል እስከአሁን እርምጃ ያልወሰዱ 15 ተቋማት ግኝት ለፌዴራል ሙስና ወንጀል ምርመራ ዳይሬክተር ለአስተዳደሩ አቃቢ ህግ ቢሮና ለአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ወንጀል ምርመራ ዲቪዚዮን በህግ እንዲታይ ተልኳል ብለዋል በህግ እንዲጠየቁ ውሳኔ ከተላለፈባቸው ተቋማት ውስጥ ትራፊክ ማኔጅመንት ኤጀንሲ መንገዶች ባለስልጣን ዳግማዊ ምኒሊክ ሪፈራል ሆስፒታል አነስተኛ እና መካከለኛ ማኑፋክቸሪንግ ኢንዱስትሪ ልማት ጥሩነሽ ቤጂንግ አጠቃላይ ሆስፒታል ትራንስፖርት ባለስልጣን የሙያ ብቃት ምዘናና ማረጋገጫ ማእከል ኢንዱስትሪ ልማት ቢሮ የሚገኙበት መሆኑን ወይዘሮ ፅጌወይን አብራርተዋል ተቋሙ በተያዘው በጀት አመትም የኦዲት ትኩረቱን ከፍተኛ በጀት የተመደበላቸው ተቋማት ላይ በማድረግ እና የክዋኔ ኦዲት ሽፋኑን ለመጨመር ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ መሆኑን ዋና ኦዲተሯ አስገንዝበዋል በተጨማሪም የተቋማቸውን የኦዲት ስራ የሚጠይቀውን ሙያዊ ነፃነት ጠብቆ ለመስራት እና ያለበትን የባለሙያ ፍልሰት ለመግታት ረቂቅ የማሻሻያ አዋጅ እና ደንብ አዘጋጅቶ በአስተዳደሩ ካቢኔ እየታየ መሆኑን ጠቁመዋል የአዲስ አበባ ዋና ኦዲተር መስሪያ ቤት መረጃ እንደሚያሳየው በ2011 በጀት አመት በዋና ኦዲተሩ ግኝት መሰረት ጉድለት የታየባቸውን 59 ተቋማት በጠቅላይ አቃቢ ህግ እንዲጠየቁ የተደረጉ ሲሆን ከእነዚህ ውስጥ 39ኙ እስከአሁን ምላሽ ያልሰጡና ጉዳያቸው አሁንም በህግ ሂደት ላይ የሚገኝ ነው አዲስ ዘመን ጥር 232012ማህሌት አብዱል
https://www.press.et/Ama/?p=26464
405
27,778
የሚካኤል አብርሀ የወጣቶች አፍሪካ ዋንጫ ትውስታ
ስፖርት
May 19, 2020
Unknown
በልዩ የኳስ አገፋፍ ብቃቱ ይታወቃል በእግርኳስ ህይወቱ ለወጣት እና ለዋናው ብሄራዊ ቡድን ተጫውቷል በክለብ ደረጃ ለጉና ንግድ መድን ባንኮች ሀረር ቢራ እና ሜታ ቢራ የተጫወተው ይህ ተጫዋች በኢትዮጵያ በተዘጋጀው የወጣቶች አፍሪካ ዋንጫ ተሳታፊ የነበረው ስብስብ አካል ነበር ኢትዮጵያ በካሜሩን በተሸነፈችበት የመክፈቻ ጨዋታም በመጨረሻው ደቂቃ ላይ ተከላካይ እና ግብ ጠባቂ በአስደናቂ መንገድ አልፎ ባመከናት እድል በብዙ የእግርኳስ አፍቃሪዎች የሚታወሰው ይህ አማካይ በወቅቱ በሊጉ ከነበሩት ግብ አስቆጣሪ አማካዮች መካከል ይጠቀሳልሜታ ቢራ ወደ ፕሪምየር ሊጉ ሲያድግ ትልቅ አስተዋፅኦ የነበረው ይህ ተጫዋች በእግር ኳስ ህይወቱ ለአሳዳጊ ክለቡ ጉና ንግድ እና ሜታ ቢራ ልዩ ቦታ እንዳለው ይናገራል በእግርኳስ ባሳለፋቸው አመታት በርካታ አይረሴ ትዝታዎች እንዳሉትና በወጣት እና ዋናው ብሄራዊ ቡድን በነበረበት ጊዜ ብዙ ትምህርት እንደወሰደም ያስታውሳልበብዙዎች አእምሮ ስለማትጠፋው አይረሴ አጋጣሚ ሲያወራ በቁጭት ስሜት የሚያስታውሰው ሚካኤል በሰአቱ የነበረው ጉጉት ያለቀለትን እድል እንድያባክን ምክንያት እንደሆነው ገልፆ ግብ ጠባቂው እና ተከላካዩን ያለፈበት መንገድ ግን እስካሁንም ድረስ እንደማይረሳው ይናገራል በወጣት ብሄራዊ ቡድን በጣም ጥሩ ጊዜ ነበረኝ በዝግጅትም በውድድር ወቅትም ባሳለፍኩት ነገር ደስተኛ ነበርኩ ብዙ ልምድ ወስጄበታለው በዛ ጨዋታ ወደ ስታዲየም ከመሄዳችን በፊት በተጠባባቂ ላይ እንደምቀመጥ ሲነገረኝ ደስተኛ እና በጥሩ ስሜት ላይ አልነበርኩም ምክንያቱም በቋሚነት መሰለፍ ይገባኝ ነበር እንደውም ተናድጄ ወደ ስቴድየም አልሄድም ብዬ ጓደኛዬ ነው እንደምንም አሳምኖኝ የሄድኩት ከካሜሩን ጋር የነበረው ጨዋታም ጀመረ ከአሁን አሁን አሰልጣኙ ቀይሮ ያስገባኛል ብዬ ስጠብቅ ምንም ለውጥ የለም ወደ ጨዋታው መገባደኛ ግን ምክትል አሰልጣኙ ዚያድን ጠርቼ አስገቡኝ እንጂ አልኩት ከዛ ወደ ሶስት ወይም አራት ደቂቃ ሲቀረው ቀይሮ አስገባኝ በጉጉት ሳላሟሙቅ ሰውነቴን ሳላፍታታ ነበር የገባሁት ከዛ ብዙም ሳልቆይ አጋጣሚው አገኘሁ ተከላካዩቹን አለፍኳቸው ግብ ጠባቂውም ደገምኩት ከዛ ግን ክፍት ጎሉን ሳትኩት 10 እየተመራን ነበር በዛላይ በመጨረሻ ሰአት የተገኘ አጋጣሚ ነበር ደጋፊው አዘነ እኔም በጣም አዘንኩ ልቤ ተሰበረ ሌሎች ትላልቅ ተጫዋቾችም ግብ ጠባቂ አልፈው ጎል ይስታሉ እንደውም በዛ ጨዋታ ከኔ በፊት ዮርዳኖስ አባይ ተከላካዮች አልፎ ግብ ጠባቂውንም ለመድገም አስቦ አንድ አጋጣሚ አምክኗል የኔ የመጨረሻ ደቂቃ ስለሆነ ነው ብዙ የተወራለት ይላል አጋጣሚውን ስያስታውስውድድሩ ብዙ ክስተቶች አስተናግዶ በመጨረሻም ኢትዮጵያ ወደ አርጀንቲናው አለም ዋንጫ በማሳለፍ ተጠናቀቀ ሚካኤል ግን በመጨረሻው ሰአት ወደ አለም ዋንጫ ከሚያመራው ስብስብ ተቀነስ በጊዜው የነበረውን ሁኔታም እንዲህ ይገልፀዋልከውድድሩ በሀላ አሰተያየት ተናገሩ ተብለን እኔና ሳዳት ጀማል በድፍረት የነበረውን ነገር ተናገርን ጋርዝያቶ ጠምዶ ያዘን አቶ መላኩ ጴጥሮስ የሚባሉ የወቅቱ የስፖርት ኮምሽን ኮምሽነር ደግሞ ነገሩን አጋጋሉት ለምን እንዲ ብለህ ትናገራለህ ብለው ብዙ ነገር አሉኝ ከዛ ከስብስቡ ተቀነስኩ ደስ የሚል ጊዜ አልነበረም ወቅቱን በጥሩ አላስታውሰውም ይላልከዛ በሀላ ስለነበረው ጊዜም እንዲህ ብሏል ከስብስቡ ስለተቀነስኩ ጥሩ ስሜት ላይ አልነበርኩም አንድ ቀን ቡድኑ ከአርጀንቲና ተመልሶ ከልምምድ በሀላ ጋሽ ሰውነት ቢሻው መንገድ ላይ ተገናኝተን አበረታታኝ በሱ ብሄራዊ ቡድን ውስጥ ቦታ እንደሚኖረኝ እና በእቅዱ ውስጥ እንዳለው ነግሮኝ ተለያየን እንዳለውም በጋሽ ሰውነት ቢሻው እየተመራን ሯንዳ ሄደን ሴካፋ አሸነፍን መሬትና ሀያ ሺ ብርም ተሸለምን በዛ ወቅት ገንዘቡ ብዙ የሚባል ነበር ቡድኑም በጣም አሪፍ ቡድን ነበርበእግር ኳስ ህይወቱ ከብዙ ኮከቦች ጋር እንደተጫወተ እና በትላልቅ አሰልጣኞች ስር እንደሰራ የሚናገረው ሚካኤል አብርሀ ስለሚያደንቃቸውም እንዲህ ብሏል ከተጫዋቾች አንዋር ያሲን እና ክንደያ ታመነን በጣም አደንቃቸዋለው ክንደያ መሞቱን ስሰማ በጣም ነው ያዘንኩት ከአሰልጣኞች ደግሞ የታዳጊ ቡድን አሰልጣኜ ሽረ እያለው ያሰለጠነኝ ግርማይ አስገዶም አብርሀም ተሀይማኖት እና ጋሽ ሰውነት ቢሻው በጣም አደንቃቸዋለው በእግርኳስ ህይወቴም ትልቅ ቦታ ነበራቸውከአመታት በፊት ወደ አሜሪካ ያመራው ሚካኤል አብርሀ በአሁኑ ወቅት በላስ ቬጋስ ኑሮውን አድርጓል
https://soccerethiopia.net/football/58038
494
13,101
የኦሮሚያ ክልል ከውጭ የሚገዛውን የስንዴ ምርት በአገር ውስጥ ምርት ለመተካት እየሰራ መሆኑን ገለፀ
ሀገር አቀፍ ዜና
Dec 26, 2020
141
አዲስ አበባ ታህሳስ 17 2013 ኤፍ ቢ ሲ የኦሮሚያ ብሄራዊ ክልል መንግስት ኢትዮጵያ ከውጭ የምትገዛውን የስንዴ ምርት በአገር ውስጥ ምርት ለመተካት እየሰራ መሆኑን ገለፀበዚህም ለስንዴ ግዥ የሚውል ወደ አንድ ቢሊዮን ዶላር አመታዊ ወጪ ማስቀረት ይቻላል ተብሏል ይህን እቅድ ለማሳካት ዘንድሮ በኦሮሚያ ክልል ከ300 ሺ በላይ ሄክታር መሬት በክላስተር እና በመስኖ እርሻ እየለማ መሆኑን የኦሮሚያ ክልል መንግስት ኮሙኒኬሽን ቢሮ ገልጿልበምክትል ርእሰ መስተዳድር ማእረግ የኦሮሚያ የማሀበራዊ ክላስር አስተባባሪ አቶ አዲሱ አረጋ በባሌ ዞን ባካሄዱት ጉብኝት በዘርፉ እየተሰራ ያለው ስራ ከውጭ የሚመጣውን የስንዴ ግዥ የማስቀረት እቅድን እያሳካ እንዳለ አመላክተዋልየኦሮሚያ ክልል የአገር ውስጥ የስንዴ ፍላጎትን ለማሟላት ሲሰራ እንደ ሀገር ራሳችንን በምግብ እህል ከመቻል አልፈን ሌሎች ሀገራትን መመገብ እንደምንችል ማሳየት እንችላለን ብለዋል አቶ አዲሱ ይህን ስራ የአርሶ አደሩን ህይወትና የሀገርን መልካም ገፅታ መቀየር የሚችል የክብር ጉዳይ ነው በማለት ገልፀውታል ሀገራችን ለረዥም ጊዜያት የምግብ ዋስትና ማሳካትና ግብርናችን ዘምኖ የአርሶ አደሩንና የሀገርን ምጣኔ ሀብት እምብዛም መቀየር እንዳልቻለች የታወቀ ነው ከውጭ ሀገር የሚገዛ ስንዴን በሀገር ውስጥ ምርት ለመተካት ውሳኔ የተደረሰው የአዳማ ዲክላሬሽን ከታወጀ በኋለ መሆኑን አቶ አዲሱ ተናግረዋል የዚህ ዲክላሬሽን አንዱ አላማ በሀገር ውስጥ መመረት የሚችሉ የእርሻ ምርቶችን በጥራት በብዛትና በተደጋጋሚ በማምረት የውጭ ምንዛሬን አገር ውስጥ ማስቀረት ነው ብለዋልበዚህ መልኩ ሀገር ውስጥ የሚቀር የውጭ ምንዛሬ የሀገሪቷን ኢኮኖሚ ማነቃቃትና የኑሮ ውድነትና መቀነስ ውስጥ ትልቅ ሚና እንደሚጫወት ይታመናልየኦሮሚያ ክልል እርሻን ለማዘመን የክልሉ መንግስት በቅርቡ ከ700 በላይ ትራክተሮችን ከ4000 በላይ የውሀ ፓምፖችን ከ80 በላይ ኮምባይነሮችን ለአርሶ አደሩ ማቅረቡ ይታወሳል በቅርቡም ወደ 2000 ትራክቶሮችንና በመቶዎች የሚቆጠሩ ኮምባይነሮችን ወደ አገር ውስጥ ለማስገባት እየሰራ እንዳለ አቶ አዲሱ ገልፀዋል ከፌስቡክ ገፃችን በተጨማሪ ወቅታዊ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት የፋና ድረ ገፅ httpswwwfanabccom ይጎብኙ ተንቀሳቃሽ ምስሎችን ለማግኘት የፋና ቴሌቪዥን የዩቲዩብ ቻናል wwwyoutubecomfanatelevision ሰብስክራይብ ያድርጉ ፈጣን መረጃዎችን ለማግኘት ትክክለኛውን የፋና ቴሌግራም ቻናል httpstmefanatelevision ይቀላቀሉ ከዚህ በተጨማሪም በትዊተር ገፃችን httpstwittercomfanatelevision ይወዳጁን ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን
https://www.fanabc.com/%e1%8b%a8%e1%8a%a6%e1%88%ae%e1%88%9a%e1%8b%ab-%e1%8a%ad%e1%88%8d%e1%88%8d-%e1%8a%a8%e1%8b%8d%e1%8c%ad-%e1%8b%a8%e1%88%9a%e1%8c%88%e1%8b%9b%e1%8b%8d%e1%8a%95-%e1%8b%a8%e1%88%b5%e1%8a%95%e1%8b%b4/
280
1,243
“አዳዲስ የግብርና ቴክኖሎጂን በስፋት በመጠቀም ከኋላቀርነትና ድህነት መላቀቅ እንደሚቻል በተግባር አይተናል” አቶ ሽመልስ አብዲሳ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር
ሀገር አቀፍ ዜና
January 4, 2021
21
በጋዜጣው ሪፖርተር አዳማአዳዲስ የግብርና ቴክኖሎጂን በስፋት በመጠቀም ከኋላቀርነትና ድህነት መላቀቅ እንደሚቻል በተግባር መታየቱን የኦሮሚያ ክልል ርእሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ አስታወቁ በክልሉ በግብርና ዘርፍ እየተመዘገበ ያለው እድገት ለሀገራዊ የኢኮኖሚ መዋቅራዊ ለውጥ ወሳኝ መሆኑን አመለከቱ አቶ ሽመልስ በክልሉ በግብርናው ዘርፍ ስኬት ላስመዘገቡ አርሶና አርብቶ አደሮች እንዲሁም ዘርፉን በእውቀት ለደገፉ ምሁራንና በየደረጃው የተሻለ አፈፃፀም ላስመዘገቡ የዘርፉ ተቋማትና ሙያተኞች ትናንት እውቅና በተሰጠበት ወቅት እንዳስታወቁት አዳዲስ የግብርና ቴክኖሎጂን በስፋት በመጠቀም ከኋላቀርነትና ድህነት መላቀቅ እንደሚቻል በክልሉ በተግባር ማየት ተችሏል በክልሉ በግብርናው ዘርፍ እየተመዘገበ ያለው እድገት ለሀገሪቱ የግብርና ለውጥ ማሳያ እንደሆነ ያመለከቱት ክልል ርእሰ መስተዳድሩ በተለይም ባለፉት ሁለት አመት በዘርፉ መሰረታዊ ለውጥ ለማምጣት የክልሉ መንግስት ከመቼውም ጊዜ በላቀ ሁኔታ ሲሰራ መቆየቱን ጠቁመዋል በክልሉ ከ500 ሺህ በላይ ሰራተኛ በሳል አመራርና ምሁራን ይዘን ክልሉም ሆነ ሀገሪቱ በድህነት ውስጥ አይቀጥሉም ያሉት አቶ ሽመልስ የሚሰራውን ሀይል በሰበብ በአስባቡ በመጥለፍ ህዝቡ በድህነትና ኋላቀርነት እንዲቆይ ያደረገው ምክንያቱ እኛው በመሆናችን አሰራራችንን ማዘመን አለብን ብለዋልራሳችንን ፈትሸን አሁን ያለውን ተስፋ ሰጪ ጅምር ወደ ፊት በማራመድና አላማችንን በማሳካት ለህዝባችን ክብር ማጎናፀፍ መቻል አለብን ለዚህም አመራሩና ሙያተኛው ተቀናጅተው ወደ ልማት መግባት እንዳለባቸው አስገንዘበዋል በክልሉ በግብርና ዘርፍ እየተመዘገበ ያለው እድገት ለሀገራዊ የኢኮኖሚ መዋቅራዊ ለውጥ ወሳኝ እንደሆነም አመልክተዋል አርሶና አርብቶ አደሩ ክልሉን በልማትና በሰላም እየደገፈ ነው ያሉት አቶ ሽመልስ የህወሀት ጁንታ የክልሉን ልማት ለማደናቀፍ ያደረገውን ሙከራ በደጀንነት በማክስም እረገድ የአርሶና አርብቶ አደሩ አጋርነት ከፍ ያለ እንደነበር አስታውቀዋልየዘንድሮ የግብርና እቅድ እንዲሳካ ሁሉም በአንድነትና በቁጭት ያሳየውን ቁርጠኝነት በማጠናከር ሊሰራ እንደሚገባ አሳስበዋል የግብርናውን ዘርፍ ከመሰረቱ ለማዘመን በቴክኖሎጂ ማስፋፋት ላይ በዘላቂነት እንደሚሰራ አስታውቀዋልየክልሉ እርሻና ተፈጥሮ ሀብት ቢሮ ሀላፊ አቶ ዳባ ደበሌ በበኩላቸው በግብርናው ዘርፍ የምግብ ዋስትና በማረጋገጥ የወጪ ምርቶችን በማሳደግ የገቢ ምርቶችን በሀገር ውስጥ ምርት በመተካትና በስራ እድል ፈጠራ ላይ ውጤት እየተገኘ መሆኑን አስታውቀዋልከሁለት አመት በፊት በአማካይ ይገኝ የነበረውን 140 ሚሊዮን ኩንታል የግብርና ምርት ወደ 170 ሚሊዮን ኩንታል በኩታገጠም ይለማ የነበረውን መሬት ከ300 ሺ ሄክታር ወደ 2 ነጥብ 5 ሚሊዮን ሄክታር ማሳደግ እንደተቻለም ጠቁመዋልግብአት አቅርቦት በተመለከተም በአፈር ማዳበሪያ ፀረ አረም ኬሚካልና በሜካናዜሽን ስራ የተሻለ ውጤት እየተገኘ መሆኑንም አመልክተው 350 የእርሻ ትራክተርና 80 ኮምባይነሮች ለአርሶ አደሩ እንዲደርሱ መደረጉን ጠቅሰዋል በተመሳሳይ በአረንጓዴ አሻራ የችግኝ ተከላ በቡናና ቅመማ ቅመም እንዲሁም በመደበኛ መስኖ ልማት መሰረታዊ ለውጥ መታየቱን አስታውቀዋልበእለቱም ክልሉ ለ607 ግንባር ቀደም አርሶ እና አርብቶ አደሮች እንዲሁም ለዘርፉ ተዋናዮች እውቅና ሰጥቷል ተሸላሚዎቹ ከክልሉ ርእሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ የዋንጫ ሽልማት ተበርክቶላቸዋልየዚሁ መርሀ ግብር አንዱ የሆነው የግብርና ውጤቶችና ሜካናይዝድ ቴክኖሎጂ ባዛርና አውደ ርእይ ከትናንት በስቲያ መከፈቱ ይታወሳልአዲስ ዘመን ታህሳስ 262013
https://www.press.et/Ama/?p=38803
374
36,623
"ሥራ" - ከስደት ተመላሾችን ለማገዝ የተሰራው መተግበሪያ
ሀገር አቀፍ ዜና
April 17, 2019
Unknown
ኢትዮጵያ ውስጥም መሰል አገልግሎቶችን ለመስጠት የሚፈጠሩ መተግበሪዎች ቁጥር እየተበራከተ ነውበቅርቡ ለስራ ከዋሉ መተግበሪያዎች አንዱ ከስደት ተመላሽ ወገኖች በሀገር ውስጥ ስራ እንዲያገኙ የሚያግዝ ነውሀብታሙ ስዩም በቀጣይ ጥንቅሩስለመተግበሪያው ይዘት እና ፋይዳ ያስቃኘናል
https://amharic.voanews.com//a/sira-4-17-2019/4880321.html
30
35,350
ፕሪሚየር ሊግ ፡ አዳማ ከነማ ቡናን አሸንፎ ደረጃውን አሻሻለ
ስፖርት
May 1, 2015
Unknown
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 21ኛ ሳምንት ጨዋታ ዛሬ በአዲስ አበባ ስታድየም ተካሂዶ አዳማ ከነማ ባለሜዳው ኢትዮጵያ ቡናን በማሸነፍ ወደ መሪዎቹ ተጠግቷልበውድድር ዘመኑ አጋማሽ አዳማን የተቀላቀለው ዮናታን ከበደ በ42ኛው ደቂቃ የአዳማ ከነማን ወሳኝ ግብ ከመረብ አሳርፏልከጨዋታው በኋላ የአዳማው አሰልጣኝ አሸናፊ በቀለ አንድነታቸው ለድል እንዳበቃቸው ተናግረዋል የህብረት አጨዋወታችን ለውጤት አብቅቶናል ስንከላከልም ሆነ ስናጠቃ የቁጥር ብልጫ እንወስዳለን የቡና ጠንካራ ክፍል የሆነው የመሀል ክፍሉን በመዝጋትና ከአጥቂዎቻችን ጋር ሲነፃፀሩ ፍጥነት ላይ ደካማ የነበሩት ተከላካዮቻቸውን ለመብለጥ አቅደን ተሳክቶልናል ብለዋልየቡናው አንዋር በበኩላቸው የስነልቡና አለመረጋጋት ለሽንፈታቸው መንስኤ መሆን አስረድተዋል ለጨዋታው ያደረግነው ዝግጅት መልካም ነበር ተጫዋቾቻን በተከታታይ መሸነፋችን የፈጠረባቸው የስነልቡና ችግር ጨዋታውን እንዳናሸንፍ አድርጎናል ተጋጣሚያችን ከኛ የተሻለ ጨዋታውን የማሸነፍ ተነሳሽነት ነበራቸው ስሉ አስተያየታቸውን ሰጥተዋልአዳማ ከና ጨዋታውን ማሸነፉን ተከትሎ ነጥቡን 34 በማድረስ 3ኛ ደረጃ ላይ ተቀምጧል ኢትዮጵያ ቡና በበኩሉ በ28 ነጥብ 7 ደረጃ ላይ ረግቷልሊጉ ነገ እና እሁድ በሚደረጉ ጨዋታዎች ሲቀጥል ነገ አዲስ አበባ ላይ ኤሌክትሪክ አርባምንጭ ከነማን ያስተናግዳል እሁድ ደግሞ ሙገር ቅዱስ ጊዮርጊስን 0900 ዳሽን ወልድያን 0900 ሲዳማ ቡና ሀዋሳ ከነማን 0900 መከላከያ ወላይታ ድቻን 1130 ሲያስተናግዱ ንግድ ባንክ ከደደቢትም 0900 ሌላው የእሁድ መርሀ ግብር ነው
https://soccerethiopia.net/football/2520
173
21,330
‹‹ከፖለቲከኞችና ከፖለቲካ በላይ እንደ ቀለበት ሁሉንም ያቆራኘች አገር ትቀድማለች››
ፖለቲካ
20 October 2019
Unknown
ወሮ ሙፈሪያት ካሚል የሰላም ሚኒስትርበአሁኑ ጊዜ በኢትዮጵያ ጥሩና አስቸጋሪ ሁኔታዎች ተቀላቅለው የሚገኙ በመሆናቸው በግልፅ መነጋገር ቅድሚያ የሚሰጠው ከመሆኑም ባሻገር ከፖለቲከኞችና ከፖለቲካ በላይ እንደ ቀለበት ሁሉንም ያቆራኘች አገር እንደምትቀድም የሰላም ሚኒስትሯ ተናገሩ የሰላም ሚኒስትሯ ወሮ ሙፈሪያት ካሚል ይህንን የተናገሩት አርብ ጥቅምት 7 ቀን 2012 አም ብሄራዊ የአገር ሽማግሌዎች ምክክር መድረክ ለአገራዊ ችግር አገራዊ መፍትሄ በሚል መሪ ቃል በኢሊሌ ኢንተርናሽናል ሆቴል ለሁለት ቀናት ባዘጋጀው የምክክር መድረክ ላይ ነው ፖለቲከኞች በአገር ጉዳይ ላይ ያላቸው ቦታና ሚና እንዳለ ሆኖ ዘላቂ የሆነ መፍትሄ ለማምጣትና ቀጣይነት ያለው ሰላምና የዴሞክራሲ ግንባታ ለማካሄድ ሁሉንም አቆራኝታ የያዘችን አገር መጠበቅ ግድ የሚል መሆኑን ሚኒስትሯ ተናግረዋል ለዚህ ደግሞ የድንቅና ረቂቅ ባለቤት የሆኑት ለማንም የማይወግኑ ለማንም የማይቆሙ አገርንና የኢትዮጵያን ህዝቦች ብቻ የሚወዱ የአገር ሽማግሌዎች ሚና ትልቅና መተኪያ የሌለው የፈውስ መንገድ እንደሚሆኑ እምነታቸው መሆኑን አስምረውበታልኢትዮጵያ አሁን ያለችበት ወቅት ጥሩና አስቸጋሪ ሁኔታዎች ተቀላቅለው የሚገኙበት መሆኑን የጠቆሙት ሚኒስትሯ ሁሉንም ነገር በግልፅ መነጋገር አስፈላጊ መሆኑን ገልፀዋል አንዳንዱ ሁሉ ነገር አልጋ በአልጋ እንደሆነ ሲያስብ ሌላው ደግሞ ሁሉም ነገር ጨለማ እንደሆነ ካሰበ ለማቀራረብ አስቸጋሪና አዳጋች እንደሚሆንም አክለዋል በማንኛውም የሽግግር ሂደት ውስጥ እንደሚያጋጥመው ተግዳሮት ኢትዮጵያም የተለያዩ ተግዳሮቶች እንዳጋጠሟት የጠቆሙት ወሮ ሙፈሪያት ይኼ ሊስተባበል የማይችል ሀቅ ቢሆንም ድሉንም ሆነ ችግሩን በልክ በልኩ ከማየት አንፃር ትልቅ ጎዶሎ ያለ በመሆኑ ይኼንን ጎዶሎ ለመሙላት ወይም ለመፍታት የአገር ሽማግሌዎችን ያህል ሚና ያለው አካል አለ ብለው እንደማያምኑ አስረድተዋል ሁሉም ምን ያህል ሚናውን እንደተወጣና ምን ያህል እንደቀረው ከመከረና ከተመካከረ ፊት ለፊት ያለው ተግዳሮት ከኢትዮጵያውያን በተለይም ከአገር ሽማግሌዎች የማያልፍ መሆኑን ሚኒስትሯ አስታውቀዋል መንግስት የአገር ሽማግሌዎችና ኢትዮጵያውያን በችግራቸውና በባህሪያቸው ልክ መግባባት ከቻሉ የአገሩን ሰርዶ በአገሩ በሬ እንዲሉ አሸማጋይና አስታራቂ ሳያስፈልግ ሸምጋይም ሆነ አስታራቂ ራሳቸው መሆን እንደሚችሉ ወሮ ሙፈሪያት ገልፀዋል ብዙ መስራት ይጠበቅብናል በርትተን ተደጋግፈንና ተጋግዘን ከሰራን አልጨለመም ሩቅም አይደለም ብለዋል አገር ወዳድና ብዙ እውቀት ያላቸው አባቶች በጋራ በመሆን የአገርን ሰላም ለመጠበቅ ተደራጅተው ማየት ትልቅ ተስፋ እንደሚያጭር የጠቆሙት ሚኒስትሯ ስለአገር ለመማርም ሆነ በርትቶ ለመስራት መነቃቃትን እንደሚፈጥር ተናግረዋል የለውጥ ሂደት ጥሪ የባህላዊ እሴቶችን መመለስና አዲሱ ትውልድ ወርሶ እንዲተገብራቸው ማድረግን እንዲሁም የዘላቂ ሰላም መገንቢያ እንዲሆን ማድረግን እንደሚያካትትም ሚኒስትሯ አክለዋል የአገር ሽማግሌዎች ሳይሰለቹና ደከመን ሳይሉ እስካሁን ያሳረፉት አሻራ ተጠናክሮና ጎልብቶ መቀጠል ያለበት ወቅት መሆኑን የገለፁት ሚኒስትሯ ሳይታክቱ ከሁሉም ኢትጵያውያን ጋር ተባብረው እንዲሰሩ ጠይቀዋል ወጣቱን በዘላቂ ሰላምና በአገር ግንባታ ሂደት ላይ በማሳተፍ ባህልንና አገርን እንዲቀበል እንዲሁም አገር በቀል ስርአትን በእጅ አዙር ሳይሆን በቀጥታ ከአገር ሽማግሌዎች እንዲማር ማድረግ እንዳለባቸው አስገንዝበዋል ወቅታዊ የፀጥታ እክሎችን በብልሀት ለመፍታትም የአገር ሽማግሌዎች ሚና መተኪያ የሌለው አማራጭ መሆኑንም አክለዋል የኢትዮጵያ ህዝብ ከ60 በመቶ በላይ የፍትህ አገልግሎትን የሚገኘው ከአባቶችና ከተቋማት መሆኑን ጠቁመው ሽማግሌዎች እያደረጉት ያለውን ጥረት በማቀናጀት በመላ አገሪቱ የተሟላ ሰላም እንዲኖር ለማስቻል የምክክር መድረክ መዘጋጀታቸውን አወድሰዋል ኢትዮጵያ እየገነባች ያለውን ዴሞክራሲ በሁሉም ለማስረፅ ከአገር ሽማግሌዎች ኢትዮጵያዊ የሆነና መከባበር ላይ የተመሰረተ የሀሳብ ቅብብሎች እንደሚያስልግ ሚኒስትሯ አስገንዝበዋል የሀሳብ ብዝሀነት የዴሞክራሲ መሰረት እንደሆነና በምን መንገድ መቅረብ እንዳለበት ማሰብ ደግሞ የጥበብ አካል በመሆኑ ይህንን የተጎናፀፈ የሀብረተሰብ አካል በሀሳብ ብዝሀነት እንደማይጋጭ ተናግረዋል በ1997 አም ተከስቶ የነበረውን ግጭት ለመፍታት የአገር ሽማግሌዎች የተጫወቱት ሚና ሲወሳ የሚኖር መሆኑን ያስታወሱት ሚኒስትሯ በአገሪቱ ያሉ የሽምግልና አማራጮች ያሉትን ድልብ ማሀበራዊ እሴቶችን ጥቅም ላይ በማዋል ዘላቂና መተኪያ የለሽ የሰላም መገንቢያ መሳሪያ መሆኑን አስምረውበታልአገር በአንድ ጊዜ ተገንብቶና ተቋጭቶ የሚያበቃ ሳይሆን ከዘመን ዘመን በሂደት የሚገነባ የህይወት ሰንሰለት መሆኑን ከአገር ሽማግሌዎች መማር የተቻለ ቢሆንም በአሁኑ ጊዜ ትልልቅ እሴቶቻችን ቅኝ እንደተገዛ አገር በፍጥነት እየታጡ መሆናቸውን ጠቁመዋል የግሎባላይዜሽን ተፅእኖ በአሀጉሪቱም ጎልቶ ከመታየቱ አንፃር መቋቋም ካቃተን ብዙ ነገር መላቅጡን ያጣል ሲሉም ተናግረዋል በመሆኑም የፖለቲካ ስብራትም ቢሆን ሊጠገን የሚችለው በአገር ሽማግሌዎችና በጥበበኞች በመሆኑ ጠንክሮ መሰራት እንዳለበት አስረድተዋል ዘንድሮ ሁሉም ሰው የታሪክ ልሂቅ ስለሆነ ያለፈውን ታሪክ ለባለሙያዎች ልተውና ከዘመናት በመሽቀንጠር ሀምሳ አመት ወደ ኋላ ብንሄድ አገራችን ልጆቿ ይጠቅማል ብለው ባመጡባት የምስራቅ እሳቤ Ideology አብዮት ቢመጣም የደረሰው እልቂት ምናልባት ወደፊት ታሪክ ተገቢውን ቦታ ይሰጠዋል ብዬ እገምታለሁ ያሉት ደግሞ የብሄራዊ የአገር ሽማግሌዎች ምክክር መድረክ ሰብሳቢ መስፍን አርአያ ፕሮፌሰር ናቸው ፕሮፌሰሩ እንደገለፁት በዚህ ጊዜ ዘመን የማይተካው የሀይማኖት አባቶችን የአገር መሪዎችንና አፍላ ወጣቶችን አገሪቱ አጥታለች ብዙ ወላጆችንም ጧሪና ቀባሪ አሳጥቷል ብለዋልያለፉት ጥቂት አመታትን ብንመለከት በመሰረተ ልማትና በአካባቢ ሰላም ከፍተኛ እድገት ቢመዘገብም ከሚያገናኙን ይልቅ በሚያለያዩን ላይ በርትተን በመስራታችን አገሪቱ ህዝብ ቁጥር ጨምሯል አስፈሪ የወጣቶች ስራ አልባነት ጋር ተደማምሮና ጎሳን ያማከለ የፖለቲከኞች አመራር ተጨምሮበት በአሁኑ ጊዜ በመላ አገሪቱ ድንጋይ ተኮልኩሎና አጥር ታጥሮ ወደ ሌላኛው ማዶ ማለፍ ብርቅ እየሆነ ነው ብለዋል ተዋልደውና ተጋምደው ወደኋላ ከአንድ ትውልድ በላይ መቁጠር እስከሚያቅታቸው ድረስ ተሰናስለው የኖሩ ቤተሰቦች ሆድና ጀርባ መሆናቸውንና ከቀዬአቸው መፈናቀላቸውንም ገልፀዋል ከዚህም በከፋ ሁኔታ ህይወታቸው በማያውቁት ምክንያት መቀጠፉን ጠቁመው አሁንም ላለመቀጠሉ ማረጋገጫ አለመኖሩን አክለዋል ይህ ሁሉ ሲደረግ የአገር ሽማግሌዎችና የሀይማኖት አባቶች የት ሄደው ነበር በማለት የጠየቁት መስፍን ፕሮፌሰር አሉ በማለት ራሳቸው ምላሽ በመስጠት የአገር ሽማግሌዎቹ በሶማሌና በኦሮሚያ በጋሞ በወልቃይት በምእራብ ወለጋና በሌሎችም በርካታ አካባቢዎች ተፈጥረው የነበሩ ግጭቶችን መፍታታቸውን በምሳሌነት ጠቁመዋል የአገር ሽማግሌዎች መንግስት ያቋቋመው የሰላምና እርቅ ኮሚሽን አጋዥ ሆነው የሚሰሩና እየሰሩ መሆኑንም ተናግረዋል ከዘጠኙም ክልሎችና ሁለቱ ከተማ አስተዳደሮች የተውጣጡ የአገር ሽማግሌዎች ለሁለት ቀናት በሚያደርጉት ምክክርና በየክልላቸው የሚፈጠረውን ግጭት እንዴት እንደሚፈቱ ልምዳቸውን ከተለዋወጡና ስምምነት ላይ ከደረሱ በኋላ ጠቅላላ የትስስር መድረክ በመፍጠር ለወደፊቱ መንግስትንና ህዝብን ለማገዝ ወይም ሲያስፈልግም ለመገሰፅ አቅም ያላቸውን የአገር ሽማግሌዎች የሚሰባስብ ተቋም እንደሚፈጥሩ ፕሮፌሰሩ ተናግረዋል የምክክር መድረኩን በትብብር ያዘጋጀው ጀስቲስ ፎር ኦል ፒኤፍ ኢትዮጵያ ዋና ሀላፊ ፓስተር ዳንኤል ገብረ ስላሴ በበኩላቸው የአገር ሽማግሌዎች በትግራይ ክልልና አማራ ክልል መሪዎች መካከል የነበረውን ውጥረት ለማርገብ ያደረጉትን ጥረትና ያመጡትን ውጤት እንዲሁም በኦዴፓና በኦነግ መካከል አባገዳዎችና የአገር ሽማግሌዎች ያመጡትን ውጤት ጠቁመው እኛ ኢትዮጵያውያን የአገር ሽማግሌዎች በአገራችን ጉዳይ ያገባናል በማለት መድረኩ መዘጋጀቱን ተናግረዋል  
https://www.ethiopianreporter.com/article/17065
818
17,797
የመንገዶች ባለስልጣን ያስገነባውን ቋሚ የማሳያ ማዕከል አስመረቀ
ሀገር አቀፍ ዜና
Feb 21, 2020
535
አዲስ አበባ የካቲት 13 2012 ኤፍ ቢ ሲ የኢትዮጵያ መንገዶች ባለስልጣን ያስገነባውን ቋሚ የማሳያ ማእከል አስመረቀማእከሉ የተቋሙን የታሪክ ሂደት ለሀገር ያበረከተውን አስተዋፅኦ እና በየዘመኑ የነበሩ ሂደቶችን በሰነድ እና በቁስ አካላት አካቶ የያዘ ነውበተጨማሪም የተቋሙን ሙሉ ታሪክ በፎቶ በማደራጀት እንዲሁም ተቋሙ እስካሁን በመንገድ ግንባታ ሂደት ያለፈባቸውን መንገዶች የሚያሳዩ ታሪካዊ ዘጋቢ ፊልሞችንም ያካተተ ነው ተብሏልከዚህ ባለፈም በቀጣይ ኢትዮጵያ በመንገድ ልማት ዘርፍ ልትደርስበት የሚገባትን እራይ የሚያመላክቱ ግብአቶች በማእከሉ ተካተዋል ነው የተባለውቋሚ ማእከሉ የአውራ ጎዳና ከምስረታ ጀምሮ በየጊዜው የነበረውን አበርክቶዎች ለቀጣዩ ትውልድ ለማስተላለፍ የጎላ ሚና እንደሚያበረክት የተቋሙ ዋና ዳሬክተር ኢንጂነር ሀብታሙ ተገኝ ገልፀዋልማእከሉ ለውጭም ሆነ ለሀገር ውስጥ ጎብኚዎች ክፍት ሆኖ እንደሚያገለግልም ከኢትዮጵያ መንገዶች ባለስልጣን ያገኘነው መረጃ ያመላክታልትኩስ መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የቴሌግራም ገፃችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ httpstmefanatelevision
https://www.fanabc.com/%e1%8b%a8%e1%88%98%e1%8a%95%e1%8c%88%e1%8b%b6%e1%89%bd-%e1%89%a3%e1%88%88%e1%88%b5%e1%88%8d%e1%8c%a3%e1%8a%95-%e1%8b%ab%e1%88%b5%e1%8c%88%e1%8a%90%e1%89%a3%e1%8b%8d%e1%8a%95-%e1%89%8b%e1%88%9a/
113
30,410
ሪፖርት | ባህር ዳር ከተማ የደርሶ መልስ ድሉን ቅዱስ ጊዮርጊስ ላይ ተቀዳጅቷል
ስፖርት
March 17, 2019
Unknown
በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ 16ኛ ሳምንት ጨዋታ ባህር ዳር ከተማ በሜዳው ቅዱስ ጊዮርጊስን አስተናግዶ በሳላምላክ ተገኝ ብቸኛ ግብ አሸንፎ ደረጃውን አሻሽሏል21 ደቂቃ ዘግይቶ በኢንተርናሽናል ዋና ዳኛ ቴድሮስ ምትኩ በተመራው ጨዋታ ሁለቱ ቡድኖች የተለያዩ መልኮችን አስመልክተውናል በመጀመሪያው አጋማሽ ባለሜዳዎቹ የጣናው ሞገዶቹ ተሽለው ሲንቀሳቀሱ በሁለተኛው አጋማሽ ደግሞ ፈረሰኖቹ የተሻለ ሲጫወቱ ተስተውሏልየሚታወቁበትን 433 የተጨዋች አደራደር ይዘው የገቡት አሰልጣኝ ጳውሎስ ጌታቸው በአማካይ ስፋራ ላይ በዝተው ለመጫወት አስበው የገቡት ጊዮርጊሶችን ተቆጣጥረው በተደጋጋሚ ወደ ተጋጣሚያቸው የግብ ክልል ሲደርሱ ታይቷል በ3412 የጨዋታ ፎርሜሽን ለጨዋታው የቀረቡት ቅዱስ ጊዮርጊሶች የሚያገኟቸውን ኳሶች በአግባቡ አጥቂ መስመር ላይ ለተሰለፉ ተጨዋቾቻቸው ባለማድረሳቸው ሙከራ ለማድረግ ሲቸገሩ ሲስተዋል በተለይ በሜዳ ላይ የአማካይ እና የአጥቂ መስመሩን የሚያገናኝ ተጨዋች አጥተው የግብ ሙከራ ለማድረግ ብቸኛ አማራጫቸውን ረጃጅም ኳሶች በማድረግ ተጫውተዋልፍጥነት የተሞላበት አጨዋወት መርጠው የገቡት ባህር ዳሮቸ በተለይ የጨዋታው የመጀመሪያ ደቂቃዎች ላይ ወደ ጊዮርጊሶች የግብ ክልል እየደረሱ በጊዜ መሪ ለመሆን ጥረዋል በዚህም በ6ኛው ደቂቃ ግርማ ዲሳሳ ያገኘውን ኳስ ወደ ጊዮርጊሶች የግብ ክልል ለማድረስ ሲሞክር ተጨርፎ የተመለሰውን ኳስ ጋዲሳ ሳይቆጣጠረው በመውደቁ የባህር ዳሮች የቀኝ መስመር ተከላካይ ሳላምላክ ተገኝ በማግኘቱ የተመታው ኳስ ፓትሪክ ማታሲ ሳያድነው የመጀመሪያ ጎል ተቆጥሮ ባለሜዳዎቹ በጊዜ መሪ ሆነዋል ግቧ ስትቆጠር ደስታቸውን ሲገልፁ የነበሩት የባህር ዳር ከተማው አሰልጣኝ ፃውሎስ ጌታቸው መጠነኛ ጉዳት አጋጣሟቸው በህክምና ባለሙያዎች ታግዘው ወደ ህክምና ቦታ አምርተዋል ገና በጊዜ ግብ ያስተናገዱት ጊዮርጊሶች ለተቆጠረባቸው ግብ ምላሽ ለመስጠት በሚመስል መልኩ ከደቂቃ በኋላ በናትናኤል ዘለቀ አማካኝነት ሙከራ አድርገው መክኖባቸዋልኳስን ተቆጣጥረው ወደ ተጋጣሚ የግብ ክልል ለመግባት ጥረት ማድረጋቸውን የቀጠሉት ባለሜዳዎቹ በ15ኛው ደቂቃ ግርማ ዲሳሳ እና ወሰኑ አሊ አንድ ሁለት ተቀባብለው ወደ ሳጥን በመግባት በሞከሩት ሙከራ ተጨማሪ ግብ ለማስቆጠር ተቃርበው ማታሲ አምክኖባቸዋል የአቻነት ግብ ለማስቆጠር ረጃጅም ኳሶችን ለአቤል ያለው እና ሪቻርድ አርተር ሲልኩ የነበሩት ጊዮርጊሶች በ21ኛው ደቂቃ በሪቻርድ አማካኝነት በተሞከረ ሙከራ ግብ ለማስቆጠር ሞክረዋል ከሁለት ደቂቃዎች በኋላ የባህር ዳሮችን ግብ ያስቆጠረው ሳላምላክ በረጅሙ ያሻገረውን ኳስ አብዱልከሪም በግምባሬ ለግብጠባቂው ማታሲ አቀብላለው ብሎ እራሱ መረብ ላይ ለማስቆጠር ተቃርቦ ለጥቂት ወቷል አብዱልከሪም ያወጣውን ኳስ ተጠቅመው የመአዘን ምት ያገኙት ባህር ዳሮች በግርማ አማካኝነት አሸምተውት ግብ ለማስቆጠር ምክረው ወቶባቸዋል ከ30ኛው ደቂቃ በኋላ አጨዋወታቸውን ለመቀየር ጥረት ያደረጉት ተጋባዦቹ በመጠኑ ተረጋግተው ለመጫወት ሞክረዋል በ38ኛው ደቂቃም የባህር ዳር ተጨዋቾች የፈፀሙትን የቅብብል ስህተት ተጠቅመው በአቤል አማካኝነት ግብ ለማስቆጠር ሞክረው ሀሪሰን ሄሱ አድኖባቸዋል የመጀመሪያው አጋማሽም ተጨማሪ ግብ ሳይስተናግድ ተጠናቋልበሁለተኛው አጋማሽ ይበልጥ ተጠናክረው እና አጨዋወታቸውን ቃኝተው የቀረቡት ቅዱስ ጊዮርጊሶች አብዛኛውን የጨዋታ ክፍለ ጊዜ ባህር ዳሮች ሜዳ ላይ በማሳለፍ ጥቃቶችን ለመሰንዘር ሞክረዋል በተቃራኒው ያገኙትን ሶስት ነጥብ አሳልፎ ላለመስጠት ወደ ኋላ አፈግፍገው ሲጫወቱ የነበሩት ባህር ዳሮች የግብ ማግባት ምንጫቸውን ከቆመ ኳስ እና ከመልሶ ማጥቃት በማድረግ ተንቀሰቅሰዋል በ51ኛው ደቂቃ ከጥሩ ቦታ የቅጣት ምት ያገኙት ባህር ዳሮች በፍቃዱ ወርቁ አማካኝነት ወደ ግብ ሞክረው ወደ ውጪ ወቶባቸዋል በመጀመሪያው አጋማሽ የተወሰደባቸውን የኳስ ቁጥጥር መልሰው ያገኙተ ፈረሰኞቹ ብልጫቸውን በግብ ለማሳመር ተደጋጋሚ ሙከራዎችን ባህር ዳሮች ላይ አድርገው መክኖባቸዋል በ54ኛው ደቂቃ አብዱልከሪም መሀመድ ከቀኝ መስመር ለናትናኤል ዘለቀ አቀብሎት ናትናኤል ያመከነው እና በ60ኛው ደቂቃ ጋዲሳ ያሻገረውን የመአዘን ምት በተመሳሳይ ናትናኤል ያልተጠቀመበት አጋጣሚዎች ይበልጥ ለግብነት የቀረቡ ቢመስሉም መረብ ላይ ሳያርፉ ቀርተዋል በተለይ በ60ኛው ደቂቃ የተሞከረችው የናትናኤል ዘለቀ የግምባር ኳስ ግብ ጠባቂውን ሀሪሰን አልፋ ከመረብ ለማረፍ የተቃረበች ብትመስልም ግዙፉ የባህር ዳሮች ተከላካይ አቤል ውዱ እንደምንም አውጥቷታልየአጥቂ ባህሪ ያላቸውን ተጨዋቾች በተከታታይ በመለወጥ ጥቃት መሰንዘራቸውን የቀጠሉት ጊዮርጊሶች በ69ኛው ደቂቃ ሌላ አጋጣሚ በአብዱልከሪም አማካኝነት ፈጥረው መክኖባቸዋል የተከላካይ ክፍላቸውን ወደ መሀል በማስጠጋት በተለይ በመጀመሪያው አጋማሽ ሲታይባቸው የነበረውን ክፍተት ለማረም የሞከሩት ስቲዋርት ሀል ከተከላካይ እስከ አጥቂ ክፍል ያለውን ስፋት አጥበው ለመጫወት በመሞከር የተሻለ ተንቀሳቅሰዋል ባህር ዳሮች በበኩላቸው ወደ ኋላ በማፈግፈግ ለጊዮርጊስ ተጨዋቾች ክፍተቶችን ለመንፈግ ሲሞክሩ ታይቷል ጨዋታው ሊጠናቀቅ አምስት ደቂቃ ሲቀረው ያልተጠበቀ እድል ያገኙት ባህር ዳሮች በግርማ ዲሳሳ አማካኝነት ተጨማሪ ጎል አስቆጥረው መሪነታቸውን ወደ ሁለት ከፍ ሊያደርጉ የሚችሉበትን አጋጣሚ ፈጥረው ሳይሳካላቸው ቀርቷል በሁለተኛው አጋማሽ የነበራቸውን ብልጫ በጎል ማሳመር ያልቻሉት ፈረሰኞቹ ግብ ሳያስቆጥሩ ጨዋታው በባህስ ዳር 10 አሸናፊነት ተጠናቋል
https://soccerethiopia.net/football/45774
569
29,910
ደደቢት ከሁለት ተጫዋቾች ጋር ተለያይቷል
ስፖርት
June 8, 2019
Unknown
ባለፈው ሳምንት ከአምስት ተጫዋቾች ጋር የተለያዩት ደደቢቶች አሁን ደግሞ ከሁለት የአማካይ ክፍል ተጫዋቾች ጋር በስምምነት ተለያይተዋል ባለፈው ክረምት ባህርዳር ከተማን በመልቀቅ የቡድኑ የመጀመሪያ ፈራሚ የነበረው እንዳለ ከበደ እና ከታዳጊ ቡድን አድጎ ባለፉት አመታት ሰማያዊዎቹን ያገለገለው አለምአንተ ካሳ ከደደቢት ጋር የተለያዩት ተጫዋቾች ናቸውየደደቢት ታዳጊ ቡድን ውጤት የሆነው የአማካይ ክፍል ተጫዋቹ አለምአንተ ካሳ በዚህ አመት ቡድኑን በቋሚነት ያገለገለ ተጫዋች ሲሆን በጥቂት ጨዋታዎች ላይም አምበል ሆኖ አገልግሏል በ2009 ወልዋሎ አድግራት ወደ ፕሪምየር ሊግ ሲያድግ የቡድኑ አባል የነበረው ተጫዋቹ በእግር ኳስ ህይወቱ ወደ ወልዋሎ አምርቶ ከተጫወተበት አመት ውጭ ሙሉ ግዜውን በደደቢት ነበር ያሳለፈው አማካዩ በዚ አመት ሁለት ግቦች ሲያስቆጥር አንድ ኳስም ለጎል አመቻችቶ አቀብሏልሌላው ከቡድኑ ጋር የተለያየው የመስመር አማካዩ እንዳለ ከበደ ሲሆን እሱም በተመሳሳይ በአመቱ የቡድኑ ቋሚ ተሰላፊ ሆኖ ነበር ያሳለፈው እንደ አለምአንተ ካሳ ሁሉ የደደቢት ታዳጊ ቡድን ውጤት የሆነው ተጫዋቹ በተከታታይ አመታት ወልዋሎ እና ባህር ዳር ከተማ ወደ ፕሪምየርሊጉ ሲያድጉ የቡድኖቹ አንድ አባል የነበረ ሲሆን በውድድር አመቱ ሁለት ግቦችን አስቆጥሯልቡድኑ በአመቱ ጥሩ ብቃት አሳይቶ ባለፈው ሳምንት በስምምነት የተለያየው ዳግማዊ አባይን ጨምሮ እስካሁን ድረስ ከስድስት ተጫዋቾች ጋር በስምምነት ተለያይቷል
https://soccerethiopia.net/football/48833
165
23,593
በአደይ አበባ ስታዲየም ዙሪያ የሚካሄዱ ግንባታዎችን የሚያስተባብር ኮሚቴ ተቋቋመ
ቢዝነስ
25 October 2017
Unknown
የፌዴራል መንግስት በአዲስ አበባ ከተማ እያስገነባ ያለው አደይ አበባ ስታዲየም የግንባታ ሂደት ፈጣን ቢሆንም መንገድን ጨምሮ በአካባቢው የሚያስፈልጉ መሰረት ልማቶች ግንባታ እስካሁን ባለመጀመሩ ጠቅላይ ሚኒስትር ሀይለ ማርያም ደሳለኝ ኮሚቴ አቋቋሙጠቅላይ ሚኒስትር ሀይለ ማርያም ያቋቁሙትን ኮሚቴ የወጣቶችና ስፖርት ሚኒስትሩ አቶ እርስቱ ይርዳው የሚመሩት ሲሆን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አቶ ድሪባ ኩማና የፌዴራል ትራንስፖርት ባለስልጣን ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ ካሳሁን ሀይለ ማርያም አባል እንዲሆኑ ተደርጓልየወጣቶችና ስፖርት ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ተስፋዬ ይገዙ ለሪፖርተር እንደገለፁት በስታዲየሙ ዙሪያ ሊካሄዱ የሚገባቸውን ልማቶች የተቋቋመው ኮሜቴ ይመራልበአጠቃላይ 62 ሄክታር የሚሸፍነው ይኼ ግዙፍ ፕሮጀክት ባለፈው አመት የተጀመረ ቢሆንም የግንባታ ሂደቱ ፈጣን በመሆኑ 58 በመቶ መድረሱ ተመልክቷልስታዲየሙ 60 ሺህ ተመልቾች የሚይዝ ከመሆኑም በተጨማሪ 400 መደብሮች የሚኖሩት ስለሆነ ጨዋታ ባለበት ቀን ብቻ ሳይሆን በየትኛውም አዘቦት ቀን ትልቅ የገበያ ስፍራ እንዲሆን ተደርጎ እየተገነባ ነውነገር ግን ከ22 ማዞሪያ እስከ ቦሌ መድሀኔአለም ያለው መንገድ ጠባብና የተጨናነቀ በመሆኑ ከመገናኛ እስከ ኢምፔሪያል ሆቴል ድረስ ያለውም የቀለበት መንገድ አደባባዩ ከፈረሰ በኋላ መጠነኛ መሻሻል ያሳየ ቢሆንም ከመጨናነቅ ያላመለጠ በመሆኑ አዲሱ ስታዲየም ስራ ሲጀምር ከፍተኛ የትራንስፖርት መጨናነቅ ሊፈጠር እንደሚችል ይጠበቃልአቶ ተስፋዬ እንደገለፁት ሚኒስቴሩ ይህንን ታሳቢ በማድረግ አካባቢውን የተሻለ ማእከል ለማድረግ ከወዲሁ ኮሚቴ ተቋቁሞ ስራ ጀምሯልበእርግጥ ስራው ከስታዲየም ግንባታው ጋር እኩል አልሄደም ሲሉ አቶ ተስፋዬ ገልፀው የቀላል ባቡር ትራንስፖርት ህዝቡን እንዲያደርስ ሁኔታዎች ይመቻቻሉ የተሸከርካሪ ማቆሚያ ስፍራ ግንባታ ይካሄዳል አካባቢው የአረንጓዴና የመዝናኛ ማእከል አዷ ፓርክ ጋር ተቀናጅቶ ይገነባል ሲሉ አስረድተዋልከስታዲየሙ ወደ ፓርኩ የሚፈሰውን አነስተኛ ወንዝ በተሻለ በማሳደግ አካባቢው ማራኪ ገፅታ እንዲያደርገው እንደሚደረግ ተገልጿል የመጀመርያውን ዙር ግንባታ በ24 ቢሊዮን ብር እያካሄደ የሚገኘው የቻይናው ሲኤስሲኢሲ ኩባንያ እስካሁን ላካሄደው ግንባታ አንድ ቢሊዮን ብር ተከፍሏልበዚህ አመት እስከ ሰኔ ወር ድረስ የመጀመርያውን ምእራፍ ያጠናቅቃል ተብሎ ይጠበቃል ሁለተኛውና ሶስተኛው  ምእራፍ ግንባታ በቀጣይ የሚካሄድ ሲሆን ሁለተኛው ምእራፍ የስታዲየም ቴክኖሎጂ ነው በዚህ ቴክኖሎጂ የተመልካቾች እንቅስቃሴ በቁጥጥር ስር የሚውልበት ሲሆን የሚፈጠሩ ረብሻዎችን እንዲቀነስ ያደርጋል ተብሏልየስታዲየም ቴክኖሎጂውና የስታዲየሙ አስተዳደሩ ምን መምሰል አለበት የሚለው ከደቡብ ኮሪያ ኩባንያ ጋር እየተሰራ መሆኑን አቶ ተስፋዬ ገልፀዋልየመጀመርያው ምእራፍ ግንባታ ሲጠናቀቅ ስታዲየሙ ስራ ሊጀምር እንደሚችል አቶ ተስፋዬ አክለዋል
https://www.ethiopianreporter.com/article/2050
302
39,067
አስራ አንድ ህጻናት በሰሜን ምስራቅ ናይጄሪያ እስር ቤት እንደሞቱ አምነስቲ ኢንተርናሺናል ገለጸ
ዓለም አቀፍ ዜና
May 14, 2016
Unknown
እድሜቻው ከስድስት አመት በታች የሆኑ አስራ አንድ ልጆች ህፃናትም ጭምር በሰሜን ምስራቅ ናይጄሪያ ማይዱጉሪ ጊዋ ወታደራዊ ስፈር ባለ እስር ቤት እንደሞቱ አምነስቲ ኢንተርናሺናል ገልጿልበእስር ካምፑ ታስረው የነበሩ ሰዎችን በማነጋገር ማስረጃ እንደሰበሰበ ያስታወቀው አምነስቲ ፎቶግራፎችና ቪዲዮውች አቅርቧልየአምነስቲ ኢንተርናሽናል ቃል አቀባይ ሰሎሞን ሳኮ የሞቱት ልጆች አስከሬን ከመጠን በላይ ከተጨናነቀ የስር ቤቱ ክፍል ሲወጣ አይተዋል ህፃናቱ ይደርስባቸው የነበረውን እና ለሞት ያበቃቸው የከፋ አያያዝ ተመልክተዋል ብለዋልበወታደራዊ ካምፑ አቅራቢያ በሚገኝ መካነ መቃብር በቅርቡ የተቆፈሩ ምልክት የሌላቸው የመቃበር ጉድጓዶች የሳተላይት ፎቶውችንም አምነስቲ ኢንተርናሺናል በማስረጃነት አቅርቧልምስክሮቹ ለአምነስቲ እንደተናገሩት በሳምንት ሁለት ወይ ሶስት ጊዜ በቆሻሻ መጫኛ መኪናዎች የእስረኞች አስከሬን ወደ መቃብሩ ይወሰዳል አንዳንዶቹ ልጆች የሞቱት በኩፍኛ ይዘዋቸው ስለነበር እናም ህክምና ባለማግኘታቸው መሆኑን የከፋ የምግብ የሚጠጡት ውሀና የህክምና ችግርም መኖሩን የአይን ምስክሮቹ አስረድተዋልዘንድሮ ወደ 150 የሚጠጉ ሰዎች ሞተዋል አብዛኞቹ እጅግ በከፋ ሁኔታ የነበሩ ወንዶች ናቸው እንደሰርዲን ተጠጋግተው ስለሚተኙ ትንሽ ገልበጥ ሊሉ እንኳን ፈፅሞ አይችሉም አንዱ የአይን ምስክራችን ሁኔታውን መፀዳጃ ቤት ውስጥ መኖር ማለት ነው ሲል ነበር የገለፀው ብለዋል ሰሎሞን ሳኮአምነስቲ በዘገባው እንዳለው ባሁኑ ጊዜ በማይዱጉሪው ወታደራዊ ካምፕ አንድ ሺህ ሁለት መቶ እስረኞች ያሉ ሲሆን ቢያንስ አንድ መቶ ሀያው ልጆች ናቸውየናይጄሪያ መንግስት ውንጀላውን ያስተባብላል የጦር ሀይሉ ቃል አቀባይ ራቤ አቡባከር ለአሜሪካ ድምፅ በስልክ በሰጡት ቃል አምነስቲ ወታደራዊ ሰፈሩን ገብቶ እንዲጎበኝ ፈቅደናል ያቀረባቸውን ሀሳቦችም ተግባራዊ አድርገናል ብለዋል የአሜሪካ ድምፁ ቆንጂት አቅርባዋለች ከድምፅ ፋይሉ ያድምጡ
https://amharic.voanews.com//a/amnesty-sys-children-died-in-nigrerian-military-detention-center/3329703.html
203
24,950
አዲስ አበባን የአፍሪካ ካርጎ ማዕከል ለማድረግ እየተሠራ ነው
ፖለቲካ
22 June 2016
Unknown
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በከተማው የተንሰራፋውን የቤቶች አስተዳደር ችግር ለመፍታት አዲስ እቅድ እያዘጋጀሁ ነው አለበዚህ እቅድ የቀበሌ ቤቶችና የኮንዶሚኒየም ቤቶች በዘመናዊ መንገድ የሚተዳደሩበት ዘመናዊ አሰራር ተቀይሷል ተብሏልየቀበሌ ቤቶችንና የኮንዶሚኒየም ቤቶችን የማስተዳደር ስልጣን ያለው የአዲስ አበባ ቤቶች አስተዳደር ኤጀንሲ አዲስ አሰራር እንደሚዘረጋላትም ታውቋል  በአዲስ አበባ ከተማ የመኖሪያ ቤት እጥረት ብቻ ሳይሆን ቤቶቹን የማስተዳደር ችግርም እየተስተዋለ ነው የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በ1996 አም ያካሄደው ጥናት እንደሚያሳየው በከተማው በአጠቃላይ 328 ሺህ ቤቶች ይገኙ ነበር ከዚህ ውስጥ 200 ሺህ የሚሆኑት የቀበሌ ቤት ሲሆኑ እነዚህ ቤቶች ለመኖሪያና ለንግድ አገልግሎት የዋሉ ናቸው ከ1996 አም እስከ 2008 አም ድረስ 150 ሺህ ቤቶች ተገንብተው ለተጠቃሚዎች ተላልፈዋልየአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር እነዚህ መኖሪያ ቤቶች በምን ደረጃ ላይ እንደሚገኙ በተለይ የቀበሌ ቤቶችን በ2007 አም ቆጠራ በማድረግ ያሉበትን ደረጃ ለማወቅ ጥናት አካሂዷልበዚህ አመት ደግሞ በኮንዶሚኒየም ቤቶች ላይ ቆጠራ ያካሄደ ሲሆን በቤቶች ቆጠራ ወቅትም ቀላቅሎ መያዝ በህገወጥ መንገድ ሰብሮ መግባትና ማከራየት የባንክ እዳ ሳይከፍሉ ይዞ መገኘትና የመሳሰሉት ችግሮችን አግኝቷል በተጨማሪም የጋራ መጠቀሚያ ኮሚዩናሎችን ማከራየት ተጠቃሽ ችግር መሆኑ ተገልጿልበቀበሌ ቤቶች የታየው ህገወጥ ድርጊት የከፋ ነው በኮንዶሚኒየም ቤቶች ችግር ቢኖርም ቀደም ብለን ደርሰንበታል በማለት የተናገሩት ከንቲባ ድሪባ በቀበሌ ቤቶች ቆጠራ ወቅት ከገጠሙ ችግሮች መካከል ከዚህ ቀደም ምንም አይነት የቤቶች ቆጠራ ባለመካሄዱ የመረጃ ችግር ነበር በማለት የችግሩን ስፋት አስረድተዋልይህ ችግር በአሁኑ ወቅት እየተገነቡና በቀጣይነት በሚተላለፉት 171 ሺህ ቤቶች ብሎም ወደፊት በሚገነቡ ቤቶች እንዳያጋጥም የከተማው አስተዳደር መላ መዘየዱን ከንቲባው አብራርተዋልከንቲባ ድሪባ ይህንን ችግር ለመፍታት ተጨማሪ ህግ ማውጣት ማስፈለጉን እንዲሁም ከሌሎች አገሮች ልምድ በመውሰድ ዘመናዊ የቤቶች አስተዳደር ስርአት መዘርጋት እንደሚያስፈልግ መግባባት ላይ መደረሱን አመልክተዋልይህንን ችግር ለመፍታት ከሚወሰዱ እርምጃዎች መካከል ራሱን የቻለ የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ በመጠቀም ዘመናዊ የቤቶች አስተዳደር አሰራር እየተቀየሰ እንደሚገኝ አብራርተዋልይህ አሰራር ቀደም ብሎ መምጣት የነበረበት ቢሆንም ዘግይቶም ቢሆን መተግበር የሚያስችል እንቅስቃሴ መጀመሩን ሪፖርተር ያነጋገራቸው ባለሙያዎች በመልካም ጎኑ  አንስተውታልባለሙያዎቹ የከተማው አስተዳደር ከዚሁ ጎን ለጎን ትኩረት ሊያደርግ ይገባል ያሉትንም ሀሳብ ሰንዝረዋልበወታደራዊው መንግስት ደርግ የስልጣን ዘመን ከግለሰብ የተወረሱ ቤቶች በቀበሌ ስም ተመዝግበው በግለሰቦች ጊቢ ውስጥ እንደሚገኙ የጠቆሙ አንድ ባለሙያ እነዚህን የግል ባለይዞታዎች የሚሰጣቸው የይዞታ ካርታ ፕሮፖርሽናል እንደሚያስገኝ አስገንዝበዋል ግለሰቦቹ የግል ይዞታቸውን ለመሸጥ ለመለወጥ እንዲሁም የአካባቢ ልማት ጥናት LDP በሚያዘው መሰረት ለማልማት መቸገራቸውንም ይገልፃሉይህ ሁኔታ ዜጎች የራሳቸውን ሀብት ለሚፈልጉት አላማ ለማዋል ያስቸገረ በመሆኑ አስተዳደሩ ትኩረት ሊሰጠው እንደሚገባ መክረዋልይህ ችግር ባለይዞታዎቹን መግቢያ መውጫ ብቻም ሳይሆን ከተማውን ቅርፅ አልባ ካደረጉ ጉዳዮች መካከል በመሆኑ ሊጤን የሚገባው ጉዳይ መሆኑን ሌላ ባለሙያ ተናግረዋልየአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደርና የግል አልሚዎች የከተማውን የመኖሪያ ቤት እጥረት ለመቅረፍ የተለያዩ ግንባታዎችን እያካሄዱ ቢሆንም ግንባታው ዘገምተኛ በመሆኑ በርካታ የከተማው ነዋሪዎች በመኖሪያ ቤት ችግር ውስጥ ይገኛሉ ከዚሁ የመኖሪያ ቤት ችግር ሳይወጣ የተገነቡ ቤቶች ላይ ህገወጥነት መንሰራፋቱ አሳሳቢ ጉዳይ ሆኗል በተለይ በጋራ መኖሪያ ቤቶች አቅመ ደካማዎች መገልገል እንዳይችሉ ሆኖ ለኪራይ አላማ መዋሉ አሳሳቢ መሆኑ እየተገለፀ ነውከንቲባ ድሪባም ሆነ ምክትል ከንቲባ አቶ አባተ ስጦታው ይህ ድርጊት በፍፁም ተቀባይነት የሌለው መሆኑን በአደባባይ ቢናገሩም አስቸኳይ እርምጃ በመውሰድ በኩል ብዙም ተግባራዊ እንቅስቃሴ እየታየ አይደለም  
https://www.ethiopianreporter.com/content/%E1%8A%A0%E1%8B%B2%E1%88%B5-%E1%8A%A0%E1%89%A0%E1%89%A3%E1%8A%95-%E1%8B%A8%E1%8A%A0%E1%8D%8D%E1%88%AA%E1%8A%AB-%E1%8A%AB%E1%88%AD%E1%8C%8E-%E1%88%9B%E1%8B%95%E1%8A%A8%E1%88%8D-%E1%88%88%E1%88%9B%E1%8B%B5%E1%88%A8%E1%8C%8D-%E1%8A%A5%E1%8B%A8%E1%89%B0%E1%88%A0%E1%88%AB-%E1%8A%90%E1%8B%8D
435
9,814
በአማራ ክልል በኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ጊዜ የውኃ ዋና ስፖርት ለማስጀመር ዝግጅትም፤ ሐሳብም የለም።
ሀገር አቀፍ ዜና
September 30, 2020
20
ባህር ዳር መስከረም 20213አም አብመድ የአማራ ክልል በሀገር አቀፍ ደረጃ በሚካሄዱ ስፖርታዊ ውድድሮች በውሀ ዋና እና በባህላዊ ስፖርት ጨዋታዎች በውጤታማነት ስሙ ጎልቶ ይጠራል የአማራ ክልል ውሀ ስፖርቶች ፌዴሬሽን በባህር ዳር ከተማ አስተዳደር አመታዊ ጠቅላላ ጉባኤውን ባካሄደበት ጊዜ በክልሉ በተለያዩ ዞኖች የመዋኛ ገንዳዎች ቢገነቡም ውሀ ስላልተሞላላቸው ወደ ስራ ያልገቡት ጥቂት እንደማይባሉ ተጠቅሷል በዚህ ጊዜ ግን አስፈላጊ ግብአት ወይም ውሀ መሙላት ብቻ በቂ እንዳልሆነም ተጠቅሷልየኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ መሰናክል የደቀነበት ጊዜ እንደመሆኑ መጠን ወደ ውድድሮች ከመመለስ በፊት ተወዳዳሪዎችን ከበሽታው ለመጠበቅ ምን አይነት ቅድመ ዝየአማራ ክልል ስፖርት ኮሚሽን ህዝብ ግንኙነት ሀላፊ እማኛው ይግዛው በክልሉ የውሀ ዋና ውድድር ዳግም ሲመለስ የኮሮናቫይረስ መከላከያ ቁሳቁስን በማቅረብ ድጋፍ እንደሚደረግ አስታውቀዋል ከዚህ በፊት እንደሚሰራው ንፁህ ያልተበከለ ውሀ በየጊዜው እንዲቀየር እንደሚደረግም ጠቅሰዋል ለስራ አስፈፃሚዎች ስልጠና በመስጠት ተወዳዳሪዎች ከበሽታው የሚጠበቁበት መንገድ እንደሚታይም ሀላፊው ገልፀዋልዘጋቢ ኪሩቤል ተሾመ
https://www.amharaweb.com/%e1%89%a0%e1%8a%a0%e1%88%9b%e1%88%ab-%e1%8a%ad%e1%88%8d%e1%88%8d-%e1%89%a0%e1%8a%ae%e1%88%ae%e1%8a%93%e1%89%ab%e1%8b%ad%e1%88%a8%e1%88%b5-%e1%8b%88%e1%88%a8%e1%88%ad%e1%88%bd%e1%8a%9d-%e1%8c%8a/
124
41,511
ለሥራ የውጭ ጉዞ እንደገና ሊጀመር ነው
ዓለም አቀፍ ዜና
August 07, 2015
Unknown
ላልተወሰነ ጊዜ ቆሞ የነበረው ወደ አረብ ሀገሮች የሚደረገው የስራ ጉዞ በመጭው አመት የመጀመሪያ ወራት እንደሚከፈት የሰራተኛና ማሀበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታውቋልአሰራሩ እንደቀድሞ እንደማይሆን የሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ቃል አቀባይ አቶ ግርማ ሸለመ ገልፀዋልወደውጭ የሚሄዱት ኢትዮጵያዊያን በቅድሚያ ስልጠና ማግኘት እንደሚኖርባቸውና የቅድመጉዞ ገለፃ እንደሚሰጣቸው የተናገሩት አቶ ግርማ ስልጠናው የሚሰጠው ለውጭ ጉዞ ብቻ ሳይሆን ኢትዮጵያ ውስጥም ባሉት የስራ እድሎች የተሻሉ ተወዳዳሪዎች እንዲሆኑ ለማድረግ መሆኑን አክለው አመልክተዋልለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ
https://amharic.voanews.com//a/ethipia-to-resume-immigrant-labor-services-08-07-15/2909868.html
65
18,402
ምክር ቤቱ የሽብር ወንጀልን ለመከላከልና ለመቆጣጠር የቀረበ ረቂቅ አዋጅን ጨምሮ በተለያዩ አጀንዳዎች ላይ እየተወያየ ነው
ሀገር አቀፍ ዜና
Jan 2, 2020
188
አዲስ አበባ ታህሳስ 23 2012 ኤፍቢሲ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 8ኛ መደበኛ ስብሰባውን በዛሬው እለት በማካሄድ ላይ ይገኛልምክር ቤቱ በዛሬው መደበኛ ስብሰባው የሽብር ወንጀልን ለመከላከል እና ለመቆጣጠር የቀረበ ረቂቅ አዋጅ ላይ ይወያያል ተብሎ ይጠበቃልበዚህም ምክር ቤቱ የህግ ፍትህና ዴሞክራሲ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ እና የውጭ ግንኙነትና የሰላም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የሽብር ወንጀልን ለመከላከል እና ለመቆጣጠር የቀረበ ረቂቅ አዋጅን በተመለከተ ያቀረቡትን ሪፖርትና የውሳኔ ሀሳብ መርምሮ ረቂቅ አዋጁን እንደሚያፀድቅ ነው የሚጠበቀውእንዲሁም የፌዴራል መንግስት ፕሮጀክቶች አስተዳደር እና አመራር ስርአትን ለመደንገግ የቀረበ ረቂቅ አዋጅ እና የሚናማታ ስምምነትን ለማፅደቅ የቀረበ ረቂቅ አዋጅን መርምሮ ለሚመለከታቸው ቋሚ ኮሚቴዎችም ይመራልበተጨማሪም አይነ ስውራን ለንባብ የእይታ ችግር ላለባቸው እና በመደበኛ የንባብ ስልት ለማንበብ አካላዊ ችግር ላለባቸው ሰዎች የቀለም ፅሁፍ ህትመት ስራዎችን ተደራሽነት ለማመቻቸት የወጣውን የማራካሽ ስምምነት ለማፅደቅ የቀረበ ረቂቅ አዋጅን መርምሮ ለሚመለከተው ቋሚ ኮሚቴ የሚመራ ይሆናልበኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግስት እና በኳታር መንግስት መካከል የተፈረመውን የኢንቨስትመንት ማስፋፋት እና ጥበቃ ስምምነት ለማፅደቅ የቀረበ ረቂቅ አዋጅ እንዲሁም በአፍሪካ ህዝቦች እና ሰዎች መብቶች ቻርተር የአፍሪካ አረጋውያን መብቶች ፕሮቶኮል ስምምነት ለማፅደቅ የቀረበ ረቂቅ አዋጅ መርምሮ ለሚመለከታቸው ቋሚ ኮሚቴዎች ይመራልበሀገር ውስጥ የተፈናቀሉ ሰዎችን ጥበቃና ድጋፍ የማድረግ የአፍሪካ ህብረት የካምፓላ ስምምነት ለማፅደቅ የቀረበ ረቂቅ አዋጅን መርምሮ ለሚመለከተው ቋሚ ኮሚቴ መምራት በዛሬው መደበኛ ስብሰባ ከሚጠበቁት ውስጥ ነው 
https://www.fanabc.com/%e1%88%9d%e1%8a%ad%e1%88%ad-%e1%89%a4%e1%89%b1-%e1%8b%a8%e1%88%bd%e1%89%a5%e1%88%ad-%e1%8b%88%e1%8a%95%e1%8c%80%e1%88%8d%e1%8a%95-%e1%88%88%e1%88%98%e1%8a%a8%e1%88%8b%e1%8a%a8%e1%88%8d%e1%8a%93/
189
38,989
ኢትዮጵያና ደቡብ ሱዳን ከጋምቤላ የተጠለፉትን ልጆች የማስለቀቅ ጥረታቸው በእጥፍ እንዲጨምሩ ጥሪ ቀረበ
ዓለም አቀፍ ዜና
May 30, 2016
Unknown
ኢትዮጵያና ደቡብ ሱዳን ከጋምቤላ የተጠለፉትን ልጆች ለማስለቀቅ የሚያደርጉትን ጥረት በእጥፍ እንዲጨምሩ ሁለት የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሰብአዊ ጉዳይ ባለሞያዎች ጠይቀዋል አጥፊዎቹ ለፍርድ መቅረብ እንዳለባቸውም አሳስበዋል ባለፈው አርብ ሰባት ተጨማሪ ህፃናት መመለሳቸውን እና ወደ አገራቸው የገቡት ቁጥር 63 መድረሱን ደግሞ የጋምቤላ ክልል ክልል ርእሰ መስተዳድር አቶ ጋትሏክ ቱት አስታውቀዋል ከዚህ በፊትም ስለ ህፃናቱ ጉዳይ በየጊዜው ከአዲስ አበባ ያስተላለፍናቸውን ዘገባዎች እስክንድር ፍሬው አርብ የላከውን ዘገባ ከድምፅ ፋይሉ ያድምጡ
https://amharic.voanews.com//a/un-calls-for-more-efforts-needed-to-release-children-abducted-from-gambella-region-to-south-sudan/3351603.html
66
6,600
በሃዋሣና በሲዳማ ዞን ከተሞች በተፈጠረ ግጭት የሰዎች ህይወት ጠፍቷል
ሀገር አቀፍ ዜና
Saturday, 20 July 2019 11:50
9529
 ትግላችን ሰላማዊ ነው ወጣቱ ምንም አይነት ሀይል ከመጠቀም መቆጠብ አለበት ሲአን የሲዳማ ዞን ነዋሪዎች በስጋትና ጭንቀት ተወጥረዋል ከሲዳማ ዞን የክልልነት ጥያቄ ጋር በተያያዘ የደቡብ ብሄር ብሄረሰቦችና ህዝቦች ርእሰ መዲና የሆነችው ሀዋሳ እና የዞኑ ከተሞች በውጥረት ሁከትና ግርግር የሰነበቱ ሲሆን ወጣቶች ከፀጥታ ሀይሎች ጋር በፈጠሩት ግጭት የሰዎች ህይወት መጥፋቱን ምንጮች ጠቆሙ ከትናንት በስቲያ ሀሙስ ከረፋዱ ጀምሮ ሀዋሳ በግርግር ማሳለፏን የሚያስታውሱት ምንጮች በተለይ ከተለያዩ የአካባቢው የሲዳማ ዞን ተሰባስበው የመጡ ወጣቶች ወደ ከተማዋ እንገባለን በሚል ከፖሊስ ጋር ፍጥጫ ውስጥ መግባታቸውን ይገልፃሉ የፀጥታ ሀይሎች በወሰዱት የመበተን እርምጃም ከሰአት በኋላ በርካቶቹ ወደየመጡበት መመለሳቸውን የገለፁት ምንጮች ነገር ግን በከተማዋ የተለያዩ አካባቢዎች በቡድን የተደራጁ ወጣቶች በድንጋይ መንገድ በመዘጋጋት ጐማ በማቃጠል  ድንጋይ በመወርወርና ጩኸት በማሰማት ግርግር ሲፈጥሩ መዋላቸውን ለአዲስ አድማስ ተናግረዋል በሀዋሳ ከተማ በተለይ በአሞራ ገደል ሎቄ ታቦር አካባቢዎች ውጥረቱ አይሎ መዋሉን ምንጮች ጠቁመው ይርጋለምን ጨምሮ በተለያዩ የሲዳማ ዞን ከተሞችም ሁከትና ግርግሮች እንደነበሩ ተናግረዋል በዚህ ግርግር በሀዋሳ አንድ ሰው በጥይት ጭንቅላቱን ተመትቶ መሞቱንና ሁለት  መቁሰላቸውን የጀርመን ድምፅ የሆስፒታል ምንጮቹን ጠቅሶ ዘግቧል በከተማዋና አካባቢው የፌደራልና የክልሉ ልዩ ፖሊሶችን ጨምሮ የመከላከያ ሰራዊት አባላት ተሽከርካሪ በመጠቀም ጭምር ቅኝት ሲያደርጉ መዋላቸውንም የገለፁት የሀዋሳ ከተማ ከፍተኛ ጥበቃ ቢካሄድበትም በተለያዩ የሲዳማ ዞን ከተሞች ቅድመ ጥንቃቄ ባለመደረጉ ከፍተኛ ጉዳት መድረሱን ተናግረዋል ከሀዋሳ በ25 ኪሜትር ርቀት ላይ በምትገኘው ለኩ ከተማ ተወልደው ማደጋቸውን የሚገልፁፅ አንድ ግለሰብ ከተማዋ ከሀሙስ ጀምሮ በውጥረት ላይ እንደነበረች ጠቁመው በርካታ የመንግስት ድርጅቶችና የግለሰብ መኖሪያ ቤቶችም ተቃጥለዋል ብለዋል ሀሙስ እለት በለኩ ከተማ የሆነውን ለአዲስ አድማስ ያስረዱት እኚሁ ግለሰብ ጠዋት ከ1ሰአት ጀምሮ በሲኖትራክ መኪና ድንጋይና አፈር በአስፓልት መንገዶች ላይ በመድፋት መንገዶች እንዲዘጋጉ የተደረገ ሲሆን መንገዶች በዚህ አኳኋን ከተዘጋጉ በኋላም ከተለያዩ የገጠር አካባቢዎች የተሰባሰቡ ወጣቶች በየመንግስት መስሪያ ቤቶች እየገቡ በአማርኛ የተፃፉ ታፔላዎችን መነቃቀል መጀመራቸውን ቀጥሎም በተቋማቱ ላይ ዘረፋ መፈፀማቸውን ሰነዶችን መበተናቸውንና ተቋማቱን በእሳት ማቃጠላቸውን ተናግረዋል መንገዶችን የመዘጋጋት ሂደቱ በሲኖትራክ የታገዘ መሆኑን የገለፁልን ሌሎች ምንጮችም  እስከ ይርጋለም ያለው አውራ ጐዳና ሙሉ ለሙሉ መዘጋጋቱንም ጠቁመዋል በለኩ ከተማ የከተማ አስተዳደር ምቤት ህንፃ የኦሞ ማይክሮ ፋይናንስ የገቢዎች ቢሮና የተለያዩ የመንግስት ተሽከርካሪዎች በወጣቶቹ መቃጠላቸውን ምንጮች ገልፀዋል የመንግስት መስሪያ ቤቶችን በዚህ መልኩ ካወደሙ በኋላ ወደ ግለሰቦች መኖሪያ ቤት ፊታቸውን ማዞራቸውን የሚናገሩት ምንጮቹ የበርካታ ግለሰብ ቤቶች በድንጋይ መሰባበራቸውንም አመልክተዋል ይህ ሁሉ ሲፈፀም አንድም የፌደራል የፀጥታ ሀይል አልነበረም ያሉት ምንጮች የፌደራል የፀጥታ ሀይሎች ወደ ከተማዋ መግባት የጀመሩት ከቀኑ 10 ሰአት ላይ ነው የገቡትም በተሽከርካሪ ሳይሆን በእግራቸው ነው ይላሉ ወጣቶቹ ከፀጥታ ሀይሎች ጋር በድንጋይ ፍልሚያ ውስጥ መግባታቸውንና የፀጥታ ሀይሎችም ተኩስ መክፈታቸውን በዚህም አራት ሰዎች መገደላቸውንና እና 10 ያህል ወጣቶችም መቁሰላቸውን ምንጮች ለአዲስ አድማስ አስረድተዋል ከተማው  ከገጠር አካባቢ በመጡ ወጣቶች መሞላቱን በዚህም የከተማው ነዋሪዎች እስከ ትናንት ከቤታቸው ሳይወጡ መዋላቸውንና ሁኔታው እጅግ አስጨናቂ እንደነበር ምንጮች ተናግረዋል መንገዶች በከፍተኛ ሁኔታ በመዘጋጋታቸው የታመሙ ሰዎችን እንኳ  በአምቡላንስ ሆስፒታል ማድረስ አስቸጋሪ እንደሆነ የገለፁት ምንጮች አመፁ እስከ አስር ቀን ይቀጥላል የሚል መልእክት መሰራጨቱን ተከትሎ የከተማዋ ነዋሪዎች በከፍተኛ ስጋት ላይ መሆናቸውን ነው የተናገሩት ከሌላ ብሄር የተወለዱ ቢሆንም ውልደትና እድገታቸው እዚያው ለኩ ከተማ  እንደሆነ የገለፁልን ምንጫችን ተወልደን ባደግንበት ሀገር በባይተዋርነትና በጭንቀት ግራ እንድንጋባ ሆነናል ብለዋል ሌላው በይርጋለም ከተማ የሚገኙ ምንጫችን በበኩላቸው በከተማዋ በለኩ ከተማ ከተፈፀመው ድርጊት ጋር ተመሳሳይ ድርጊት መፈፀሙንና እስከ ትናንት ድረስ ከተማዋ ባለመረጋጋት ውስጥ መሰንበቷን የግለሰብ መኖሪያ ቤቶችም በተለያዩ አካባቢዎች መቃጠላቸውን ተናግረዋል እኔ ልጆቼንና ባለቤቴን አስቀድሜ ወደ ሌላ ከተማ አሽሽቼ ነው ግራ ተጋብቼ የተቀመጥኩት ያሉን ምንጫችን የፀጥታ ሀይሎች በቂ ዝግጅት ባለማድረጋቸው ወደ ከተማዋ እስኪገቡ ድረስ የወደመው ንብረት ከፍተኛ ነው ብለዋል ሀዋሳ ከተማን ጨምሮ በዞኑ የተለያዩ አካባቢዎች የኢንተርኔት አገልግሎት እስከ ትናንት መቋረጡን በሀዋሳም ሆነ በሌሎች ከተሞች የንግድ እንቅስቃሴ እስከ ትናንት ሙሉ ለሙሉ ተስተጓጉሎ እንደነበር ለማወቅ ተችሏል የደቡብ ብሄር ብሄረሰቦች ህዝቦች ክልል ፖሊስ ኮሚሽን በበኩሉ በሀዋሳና በተለያዩ አካባቢዎች ከትላንት በስቲያ ግጭቶች ተፈጥረው እንደነበር ጠቁሞ በግጭቱም በሰውና በንብረት ላይ ጉዳት መድረሱን አስታውቋል በትናንትናው እለት አንፃራዊ ሰላም ሰፍኖ መዋሉንም ኮሚሽኑ ገልጿል  ለሲዳማ የክልልነት ጥያቄ የህዝበ ውሳኔ ለማደራጀት ዝግጅት እያደረገ መሆኑን የገለፀው የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ በበኩሉ  የደቡብ ክልል ምቤት አስፈላጊ የውሳኔ ሰነዶችን እስከ ሀምሌ 19 ቀን 2011 አም እንዲያቀርብለት የጠየቀ ሲሆን ህዝበ ውሳኔው በቀጣይ 5 ወራት ውስጥ ይካሄዳል ብሏል የክልሉ ምቤት የውሳኔ ሀሳብና የህዝበ ውሳኔ ጥያቄ ህዳር 11 ቀን 2011 አም እንደቀረበለት የገለፀው ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ እስካሁን ቦርዱን የማጠናከርና የቦርድ አባላትን የማሟላት ተግባር ሲያከናውን በመቆየቱ ፈጣን ምላሽ ሳይሰጥ መቅረቱን በመግለፅ በቀጣይ 5 ወራት ውስጥ በሚደረግ ዝግጅት ህዝበ ውሳኔ ይካሄዳል ብሏል ህዝበ ውሳኔውን ለማደራጀት ይረዳ ዘንድም የደቡብ ክልል ምቤት ከክልሉ መንግስትና ከዞኑ መስተዳድር ጋር በመመካከር በአሁኑ ወቅት የሲዳማ ዞንም የደቡብ ክልል ዋና ከተማ ሆና በማገልገል ላይ የምትገኘው የሀዋሳ ከተማ ላይ የሚነሱ የመብትና የሀብት ክፍፍል ጥያቄዎች የሚስተናገዱበትን አሰራር አዘጋጅተው እንዲያቀርቡለት ህዝበ ውሳኔውን ለማከናወን የሚያስችል ጥበቃ ማለትም የፌደራል ፖሊስ የክልሉ ፖሊስና የዞኑ ፖሊስ በትብብር የሚሰሩበትን እቅድ አውጥተው እንዲያሳውቁት እንዲሁም በሲዳማ ዞን ውስጥ የሚኖሩ የተለያዩ የሌሎች ብሄር ብሄረሰቦች አባላት ከህዝበ ውሳኔው በኋላ የሚኖራቸውን ህጋዊ የመብቶች ጥበቃ አስመልክቶ ግልፅ አስተዳደራዊና ህጋዊ ማእቀፍ የክልሉ ምቤት አዘጋጅቶ እስከ ቀጣይ ሀሙስ ሀምሌ 19 ቀን 2011 እንዲያቀርብ ቦርዱ አመልክቷል በፅሁፍ የሚቀርብለትን የክልሉንና የዞኑን የዝግጁነት ማረጋገጫ መሰረት በማድረግም ቦርዱ ህዝብ ውሳኔውን ማደራጀት እንደሚጀምር አስታውቋል በሲዳማ ክልል ልሁን ጥያቄ ጉዳይና በክልሉ በሚነሱ ተያያዥ ጥያቄዎች ላይ አተኩሮ ለ11 ቀናት ሲመክር የሰነበተው የደኢህአዴን ማእከላዊ ኮሚቴ በበኩሉ የሲዳማ የክልልነት ጥያቄ አፋጣኝ ምላሽ እንዲያገኝ መወሰኑን በስብሰባው የተሳተፉ አካላት አስረድተዋል ለሲዳማ የክልልነት ጥያቄ የምርጫ ቦርድን ስራ በትእግስት መጠባበቅ እንደሚገባ ያስገነዘቡት የሲዳማ ዞን አስተዳዳሪ አቶ ቃሬ ጫዌቻ የሲዳማ  ዞን አስተዳደር ከክልሉ መንግስትና ከደኢህዴን ጋር በመሆን በምርጫ ቦርድ እንዲሟሉ በተጠየቁ ቅድመ ሁኔታዎች ላይ እየተወያየ መሆኑን ገልፀዋል ጥያቄውን በሰላማዊ መንገድ ሲያቀርብ የቆየው የሲዳማ ህዝብም ቦርዱ በ5 ወራት ውስጥ ህዝበ ውሳኔ ለማደራጀት መወሰኑን ከግምት በማስገባት በትእግስት እንዲጠባበቅ ጠይቀዋል አስተዳዳሪው የሲዳማ የክልልነት ጥያቄን ዋነኛ መታገያው አድርጐ ላለፉት 30 አመታት ገደማ የቆየው የሲዳማ አርነት ንቅናቄ ሲአን በበኩሉ የሲዳማ ወጣቶች ለምርጫ ቦርድ ቀጣይ ተግባራት ተባባሪ እንዲሆኑና የቦርዱን ክንውን በትእግስት እንዲጠባበቁ አሳስቧል ከሰሞኑ በምርጫ ቦርድና በሚመለከታቸው የመንግስት አካላት ለህዝቡ ጥያቄ የተሰጠው ምላሽ የዘገየ ቢሆንም ተገቢ ነው ያሉት የሲአን ሊቀመንበር ዶር ሚሊዮን ቱማቶ የሲዳማ ህዝብም ያቀረበው ጥያቄ ፍትሀዊ ህጋዊና ዲሞክራሲያዊ መሆኑን በመገንዘብ ፍትሀዊና ህጋዊ ምላሽ እስኪሰጥ በከፍተኛ ትእግስትና ሰላማዊነት መጠበቅ እንዳለበት አስገንዝበዋል  የውሳኔው አፈፃፀም ከቀውስ የፀዳ ስርአት ያለውና በመግባባት የተሞላ መሆን አለበት ብለዋል ዶር ሚሊዮን ምንም አይነት ሀይል መጠቀም አይገባም ትግላችን ሰላማዊ ነው ያሉት አቶ ሚሊዮን የዞኑ አስተዳደር የክልሉ ምቤትና ደኢህአዴንም በምርጫ ቦርድ የተሰጣቸውን የቤት ስራ በአፋጣኝ እንዲወጡ አሳስበዋል
https://www.addisadmassnews.com/index.php?option=com_k2&view=item&id=23847:%E1%89%A0%E1%88%83%E1%8B%8B%E1%88%A3%E1%8A%93-%E1%89%A0%E1%88%B2%E1%8B%B3%E1%88%9B-%E1%8B%9E%E1%8A%95-%E1%8A%A8%E1%89%B0%E1%88%9E%E1%89%BD-%E1%89%A0%E1%89%B0%E1%8D%88%E1%8C%A0%E1%88%A8-%E1%8C%8D%E1%8C%AD%E1%89%B5-%E1%8B%A8%E1%88%B0%E1%8B%8E%E1%89%BD-%E1%88%85%E1%8B%AD%E1%8B%88%E1%89%B5-%E1%8C%A0%E1%8D%8D%E1%89%B7%E1%88%8D&Itemid=180
940
33,455
የጨዋታ ሪፖርት | ደደቢት ደረጃውን ወደ 2ኛ ያሻሻለበትን ድል በድሬዳዋ ላይ አስመዝግቧል
ስፖርት
April 26, 2017
Unknown
በጨዋታው መጀመሪያ ላይ ከቀናት በፊት ዲላ ላይ ጌዲዮ ዲላ ከ ሀዋሳ ከተማ ጋር ያደረጉትን የኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ ጨዋታ በኮሚሽነርነት መርተው ሲመለሱ ባጋጠማቸው የመኪና አደጋ ከዚህ አለም በሞት ለተለዩት አቶ ከማል እስማኤል የአንድ ደቂቃ የህሊና ፀሎት የተደረገ ሲሆን ጌታነህ ከበደ ክለቡ ከአርባምንጭ ከተማ ጋር ካደረገው ጨዋታ በኋላ ባሳየው ያልተገባ ባህሪ ያሳዘናቸውን የክለቡ ደጋፊዎች አበባ በማበርከት ይቅርታ ጠይቋልደደቢቶች በጨዋታው ጌታነህ ከበደ እና ዳዊት ፍቃዱን ከፊት አሰልፈው እንደተለመደው ከኋላ በተለይ ጌታነህ ከበደን ኢላማ አድርገው በሚላኩ ረጅም ኳሶች ለመጠቀም ጥረት አድርገዋል ድሬዳዋ ከተማ በአንፃሩ በ4132 ቅርፅ ከበረከት ይስሀቅ እና ሀብታሙ ወልዴኀላ ዮሴፍ ዳሙዬ ይሁን እንዳሻውና ሱራፌል በማሰለፍ በአጭር ቅብብል እና ከመስመር ኳስን ይዞ ወደ አደጋ ክልሉ በመግባት ወደግብ ለመድረስ ሲሞክሩ ተስተውሏልደደቢት ጨዋታውን በጥሩ የማጥቃት አጨዋወት የጀመረ ሲሆን ገና በ26ኛው ሰከንድ ጌታነህ ከበደ ከሳጥኑ ጠርዝ ላይ ወደግብ አክርሮ የመታው ኳስ በድሬዳዋ ከተማው ግብ ጠባቂ ሳምሶን አሰፋ ተመልሶበታል ድሬዳዋ ከተማዎች ወደ ጨዋታው ለመግባት ብዙ ጊዜ ያልፈጀባቸው ሲሆን በ6ኛው ደቂቃም ሱራፌል ዳንኤል ከቀኝ ክንፍ ኳስን ይዞ በመግባት ወደ መሀል  ቢያሻማም ሀብታሙ ወልዴ ለጥቂት ሳይደርስበት ቀርቷል ደደቢቶች በተደጋጋሚ ከርቀት በሚመቱ ኳሶች ግብ ለማስቆጠር ጥረት ያደረጉ ሲሆን ጌታነህ ከበደ እና ሰለሞን ሀብቴ የሞከሯቸው ኳሶች ኢላማቸውን ሳይጠብቁ ቀርተዋልበ30ኛው ደቂቃ ጌታነህ ከበደ ከስዩም ተስፋዬ የተሻገረለትን ኳስ ወደግብ ቢሞክርም በግብጠባቂው ሳምሶን አሰፋ የተመለሰበት ሲሆን ሳምሶን ከዚህ በተጨማሪ ዳዊት ፍቃዱ እና ብርሀኑ ቦጋለ ወደግብ የመቷቸውን ኳሶች በመመለስ በጥሩ ብቃት ላይ እንደሚገኝ አሳይቷል በረከት ይስሀቅ ከሳጥን ውጪ ወደግብ መትቶ ግብጠባቂው ታሪክ ጌትነት የመለሰበት እንዲሁም ሱራፌል ዳንኤል የሰጠውን ኳስ ሀብታሙ ወልዴ መትቶ የወጣበት ሙከራዎች በመጀመሪያው አጋማሽ ከድሬዳዋ ከተማ በኩል የሚጠቀሱ ነበር በሁለተኛው አጋማሽ ድሬዳዋ ከተማዎች የግብ ሙከራ የበላይነት የነበራቸው ሲሆን በበረከት ይስሀቅ ተስፋዬ ዲባባ እና ዮሴፍ ዳሙዬ አማካኝነትም ከርቀት ሙከራዎችን ማድረግ ችለዋል በጨዋታው 60ኛ ደቂቃ በረከት ይስሀቅ ከግብ ጠባቂው ታሪክ ጌትነት ጋር ፊት ለፊት ተገናኝቶ የተመለሰበት ኳስ ለድሬዳዋ ከተማ የሚያስቆጭ እድል ነበር በ71ኛው ደቂቃ ይሁን እንዳሻው ኳስን ይዞ ወደተጋጣሚው ሳጥን ውስጥ በሚገባበት ሰአት ጥፋት ተሰርቶብኛል ብሎ በመውደቅ ፍፁም ቅጣት ምት እንዲሰጠው ቢጠይቅም ዳኛው አስመስለህ ወድቀሀል ብለው የማስጠንቀቂያ ካርድ ሰጥተውታልበደደቢት በኩል 72ኛው ደቂቃ ላይ ዳዊት ፍቃዱ ከግብጠባቂው ጋር ተገናኝቶ ግብ ማስቆጠር የሚችልበት ወርቃማ እድል ቢያገኝም በሳምሶን አሰፋ ተመልሶበታል ከዚህ ሙከራ በኋላ ድሬዳዋ ከተማ በሱራፌል ዳንኤል እና ፏድ ኢብራሂም አማካኝነት ከርቀት ሙከራዎችን ቢያደርግም ግብ ማስቆጠር የቻለው ግን ደደቢት ነበር ዳዊት ፍቃዱ ተቀይሮ የገባው አቤል እንዳለ ከመሀል ያሻገረለትን ድንቅ ኳስ አየር ላይ በቮሊ በመምታት የውድድር ዘመኑን የመጀመሪያ ግብ በግሩም ሁኔታ አስቆጥሮ ደደቢትን መሪ አድርጓል ከግቡ መቆጠር በኋላ የድሬዳዋ ከተማ ተጫዋቾች ከሳጥን ውጪ በመምታት አቻ የሚያደርጋቸውን ግብ ለማግኘት ጥረት ቢያደርጉም ተስፋዬ ዲባባ ሞክሮ በታሪክ ጌትነት ከተመለሰበት ኳስ ውጪ ለግብ የቀረበ ሙከራ አልታየምከጨዋታው መጠናቀቅ በኋላ ደደቢት 44 ነጥቦችን በመያዝ ለ30 ደቂቃዎች ያህል ሊጉን መምራት ችሎ የነበረ ቢሆንም ቅዱስ ጊዮርጊስ ማሸነፉን ተከትሎ በሁለተኛ ደረጃ ተቀምጧል ተሸናፊው ድሬዳዋ ከተማ በ28 ነጥብ ከወራጅ ቀጠናው በሁለት ነጥቦች ብቻ ከፍ ብሎ 12ኛ ደረጃ ላይ ይገኛል
https://soccerethiopia.net/football/27807
431
27,803
“ተሽሎኝ ብጫወት ከማንም በላይ ደስተኛ እሆን ነበር” ተመስገን ተክሌ
ስፖርት
May 12, 2020
Unknown
በኢትዮጵያ እግርኳስ ከአዲሱ ሚሊኒየም ወዲህ ብቅ ካሉ ጥሩ የፊት መስመር ተጫዋቾች አንዱ ነው ግዙፉ አጥቂ ተመስገን ተክሌ በክለብ ደረጃ በ1999 በኦሜድላ ፌድራል ፖሊስ መጫወት የጀመረው ተመስገን ከአንድ አመት በሀላ ወደ ወደ ደደቢት አምርቶ ለአምስት አመታት ድንቅ ጊዜን አሳልፏል በመቀጠል በ2005 አጋማሽ ወደ ሀዋሳ አምርቶ እስከ 2007 ተጫውቷል ሆኖም ተጫዋቹ በእግር ኳሱ የረጅም እድሜ ቆይታን ሳያሳየን ገና በጊዜ በጉልበት ጉዳት ህመም የተነሳ ያለፉትን አራት አመት ከግማሽ ከእግርኳሱ ርቋልበግንባር ገጭቶ ግቦች ማስቆጠር መገለጫው የሆነው አጥቂው ወደ እግር ኳስ ለመመለስ አስቦ በሀገር ውስጥም ሆነ ከሀገር ውጪ ህክምና ቢያደርግም ወደሚወደው ስፖርት ሊመልሰው ግን አልቻለም ተጫዋቹን ቃለ መጠይቅ ለማድረግ ስንጠይቀው ጉዳቱ በውስጡ የፈጠረበት እጅጉን አሳዛኝ ስሜት ከባድ ቢሆንም ኋላ ላይ ፍቃደኝነቱን አረጋግጦልን ስለ አጠቃላይ የእግርኳስ ህይወቱ ከሶከር ኢትዮጵያ ጋር ሰፋ ያለ ቆይታን አድርጓል የት ተወለድክ ስለአስተዳደግህ እና ስለእግር ኳስ አጀማመርህ ጠቅለል አድርገህ ንገረንየተወለድኩት በኢሉ አባቡራ ዞን በደሌ ከተማ ነው እንደማንኛውም የሀገራችን ተጫዋች በሰፈር ውስጥ ነው ኳስን ስጫወት ያደኩት ከዛም እድሜዬ እያደገ ሲመጣ በፕሮጀክት ታቀፍኩ ትምህርቴን እስክጨርስም ከበደሌ ከተማ አልወጣሁም ትምህርቴን ልክ እንደጨረስኩ ወደ አዲስ አበባ በመምጣት ወንድሜ ታገል ተክሌ ኦሜድላ ይጫወት ነበር የመጀመሪያ የቤታችን ልጅ ነው ለንጉሴ ገብሬ ልምምድ ብቻ እንዳደርግ አስፈቀደልኝ እኔ እዛው ያለ ደመወዝ ልምምድ ብቻ ማድረግን ጀመርኩ እዛው ኦሜድላ ውስጥ በዛኑ አመት ግማሽ ላይ ቴሴራ ወጥቶልኝ ተጫወትኩ በቀጣዩ አመት 2000 ላይ ከደደቢት ጋር ይመስለኛል የወዳጅነት ጨዋታ ተጫውተናል እዛ ጨዋታ ላይ የደደቢት አሰልጣኝ የነበረው ሀይለሚካኤል ኮከቤ ተመለከተኝ ያኔ ደደቢት ልክ ብሄራዊ ሊግ ሲገቡ እኔም ወደ ደደቢት እንድመጣ አሰልጣኝ ኮከቤ ደወለልኝ 2000 ላይ ከኦሜድላ ወጥቼ ወደ ደደቢት ገባሁበደደቢት ጥሩ ጊዜን አሳልፈሀል ማለት ይቻላል ጌታነህ ክለቡን በተቀላቀለበት ወቅትም ጥሩ ጥምረት ነበራችሁ የደደቢት ቆይታህ እንዴት ነበር የደደቢት ቆይታዬ በጣም አሪፍ ነው 2000 2001 ከክለቡ ጋር ብሄራዊ ሊግ ነበረ የተጫወትኩት ጥሩ ጊዜ ነበረኝ በሁለቱም አመታት የክለቡ ኮከብ ጎል አግቢ እኔ ነበርኩ በ2001 ከደደቢት ጋር ወደ ፕሪምየር ሊግ ማደጋችንን ካረጋገጥን በኋላ እነ ጌታነህ ከበደ ዳንኤል ደርቤ ሙሉጌታ ምህረት ብዙ ትልልቅ የሚባሉ ተጫዋቾች ወደ እኛ ክለብ መጡ የዛኔ ገና ልጆች ነን ገና ከብሄራዊ ሊግ ነበር የመጣነው ለእኔም ፕሪምየር ሊግ የመጀመሪያዬ ነበር 2002 ፕሪምየር ሊግ ላይ የክለቡ ጎል አስቆጣሪ ነበርኩ እኔ ጌታነህ የተሻ እና ጥላሁን የሚባል አጥቂ ነበርን በስብስባችን ውስጥ የነበርነው አብዛኛውን ጊዜ እኔ ጌታነህ እና የተሻ እየተፈራረቅን አሪፍ ጥምረት ነበረን እንደ ቡድንም በጊዜው ጥሩ ነገር ነበረን በመጀመሪያ አመታችን ሁለተኛ ሆነን ከዛ በመቀጠል ደግሞ የጥሎ ማለፍ ሻምፒዮና ሆንን ያ ጊዜ ልረሳው የማልችለው ወቅት ነበርከደደቢት በምን ምክንያት ተለያየህ በመቀጠል የነበረው የሀዋሳ ቆይታህስ ምን መሳይ ነበር በደደቢት ብዙ ጊዜ ቆይቻለሁ ከ2000 እስከ 2005 ጥር ወር ድረስ ቆይቼ በሰላማዊ ሁኔታ ነበር የተለያየነው ከኮሎኔል አወል ጋር ጥሩ ወዳጆች ነበርን በወቅቱ ከክለቡ ስለያይ መጫወት ባለብኝ ሰአት መጫወት ስላልቻልኩ ነበር ወይ የኔ ወይም የአሰልጣኙ ችግር ይሆናል በወቅቱ አያጫውተኝም አሰልጣኛችን አብርሀም ተክለሀይማኖት ነበር እኔ ደግሞ በሰአቱ መጫወት የምፈልግ ልጅ ነኝ በዚህ የተነሳ ተጋጭተን ነበር እኔ መጫወት እፈልጋለሁ ካልፈለከኝ እና የማትጠቀምብኝ ከሆነ ልቀቀኝ ብዬ ጠየኩት እሱም እሞክራለሁ ብቻ ነበር ያለኝ መጫወት በነበረብኝ ሰአት ተጠባባቂ አደረጉኝ ከዛ በቀጥታ ኮሎኔል አወልን ደውዬለት ያለውን ነገር ነገርኩት እኔ መጫወት ነው የምፈልገው በዚህ እድሜዬ ቁጭ ማለት አልፈልግም በማንኛውም ሁኔታ መጫወት ነው የምፈልገው አልቀመጥም ለቅቄ ሌላ ቦታ ልጫወት ቡድኔን ካልጠቀምኩ እኔም እየተጎዳሁ ነው ስለዚህ ልቀቀኝ ብዬ ጠየኩት ከሶስት ቀናት በሀላም ደወለልኝ እና ቡድን ፈልግ አለኝ ወዲያውኑ ቀጥታ ወደ ሀዋሳ ከተማ ነው የሄድኩት በወቅቱ ሌላ ክለብ የመግባት ብዙ አማራጮች ነበሩኝ አዳማ ንግድ ባንክ መድን እና ሌሎች ክለቦችም ይፈልጉኝ ነበር ግን ከአሰልጣኝ ዘላለም ሽፈራው ጋር እንግባባ ነበር ምክንያቱም በደደቢት ከገብረመድህን ሀይሌ ጋር አሰልጥኖኛል በሰአቱ በቢኒያም ሀብታሙ እና ሙሉጌታ ምህረት በኩል ከዘላለም ሽፈራው ጋር ተነጋግረን ተስማማን በ2005 የመጨረሻ አራት ወራት ጥሩ ነገር አሳየሁ በዛች አጭር ቆይታዬ ስምንት ጎል አገባሁ በቀጣዩ አመትም ክለቡ ፍላጎት ስለነበረው እንድቀጥል ተደረገና ውል አራዘምኩ ሁለቱንም አመት በጥሩ ሁኔታ ካሳለፍኩ በኋላ በድጋሚ እዛው እንድቀጥል ተደረገ ከዛ በኋላ ግን የጉልበት ህመሜ መጣ በ2007 ለወራጅነት የምንጫወትበት ወቅት ስለነበር አስቸጋሪ ወቅት ነበር እኔም አሞኛል ብዬ መናገር ከበደኝ ያኔ ምንም አማራጭ አልነበረኝም ውበቱ የመጣበት አመት ነበር በሰአቱ እያመመኝ ድንገት ወደ ሜዳ እየገባሁ ጎል የማስቆጥረው እኔ ነበርኩ ጎል እያስቆጠርኩም ስለሆነ ህመም እየተሰማኝ መውጣትም አመመኝ በቃኝ ማለትም ከበደኝ ጉዳቱ እየባሰብኝ እንደመጣ ደግሞ እኔ አላውቅም ነበር እውነት ለመናገር ህመሙ ይሰማኝ ነበር ግን ሳላውቀው ውስጥ ውስጡን በጣም እየተጎዳው ነበር ከኢትዮጵያ ቡና ጋር የጥሎ ማለፍ ጨዋታ ወቅት እኔ ተቀይሬ ገብቼ 21 ያሸነፍንበት ጨዋታ ላይ ልምምድ አልሰራሁም ነበር ሀዋሳ ላይ አሰልጣኝ ውበቱ መጥቶ አናገረኝ የምትችል አይመስለኝም ጥሎ ማለፉን አለኝ አዎ ውቤ የምችል አይመስለኝም ግን እግሬን ጠምጥሜም ቢሆን እጫወታለሁ እንደተለመደው አልኩት ከዛን ልምምድ አልሰራሁም ቤንች ሆንኩኝ በጨዋታው ስልሳ ምናምነኛ ደቂቃ ላይ ነው ቀይሮ ያስገባኝ እያመመኝ ነበር የተጫወትኩት ገባሁ 2ለ1 አሸነፈን ወጣን ያኔ ህመሙን ነው እንጂ የማውቀው ጡንቻዬ ይቀንስ አይቀንስ የማውቀው ታሪክ የለም ለካ ውስጥ ውስጡን በጣም እየተጎዳ ነው ሎሚዬ ላይ ያመኛል ስረግጥ ሁላ መታመም ጀመርኩ ጡንቻዬ ምንም የለም ደክሟል ዳገት መውጣት እስካለመቻል ደረስኩኝ ይታወቀኝ ጀመር ልክ ውድድር ጨርሰን ክረምት ላይ ነው ህመሜን በደንብ ያወቅኩት እግሬን ከአንደኛው ጋር ሳነፃፅረው ጉልበቴን ነበር ያመመኝ የጉልበት ህመም ደግሞ ጡንቻዎችን በጣም ይከሳል ክረምት ላይ ቤት ቁምጣ አድርጌ ቁጭ ብዬ እግሮቼን ሳይ በጣም ነበር የደነገጥኩት መናገር ከምችለው በላይ ከዛም በቀጥታ ለ2008 ዝግጅት ግቡ ተባልን እኔም ዝግጅት ከቡድኑ ጋር ብገባም ህመሙን አልቻልኩም የዛን አመት ደግሞ የሀዋሳ ሜዳ አርቴፊሻል ሳር ሆኖ ጠብቆናል እሱ ደግሞ በጣም ጉልበት የሚጠይቅ ሜዳ ነው እኔ ደግሞ አልቻልኩም መታከም እንዳለብኝ ከራሴ ጋር አወራሁ ከቤተሰቤም ጋርም ተነጋገርኩ ከዛ በሀላ በቃ ኳሱን አቁሜ ወደ ህክምና ነው የገባሁትለህክምና ወደ ደቡብ አፍሪካ ነበር ያቀናኸው የህክምናህ ሁኔታ እንዴት ነበር አሁንም ላይሻልህ የቻለበትስ ምክንያት ብዙ ህክምና አድርጌበታለሁ እግዚአብሄርን ምን እንዳደረኩት አላውቅም ምክንያቱም የኔ በሽታ ትንሽ አስቸጋሪ ነው ብዬ ነው የማስበው በጣም ብዙ ቦታ ለህክምና ሄጃለሁ በወቅቱ የነበረኝ አመራጭ ከሀገር ውስጥ ይልቅ ውጪ መሄድ ነበር ወደ ህንድ ለመሄድ አስቤ ነበር እንደ ድንገት ከጌታነህ ጋር እንዲሁ እያወራን እሱ በወቅቱ ደቡብ አፍሪካ ነበር የሚጫወተው ለምን እዚህ አትሞክርም እዚህ እኮ ህክምናቸው አሪፍ ነው አለኝ እዛ ደግሞ የኔ ወንድምም ስላለ ብዙ የነሱ ከጎኔ መኖር ይጠቅመኛል ብዬ አሰብኩ ወዲያውኑ ጌታነህ ወዲያ ወዲህ ብሎ የቪዚት ወረቀት ላከልኝ ወደዛ ለመሄድም ትንሽ አስቸጋሪ ነገር ነበረው በእርግጥ እንደምንም አሳክቼ እዛ ሄድኩኝ መታከም ጀመርኩኝ ከዛን ታክሜ መጣሁኝ ሆኔም እግሬ ያን ያህል ሰላም ሊሆን አልቻለምከህክምናው በኋላ ድጋሚ ወደ ሜዳ ላትመለስ የቻልከው ለምን ይሆን ከህክምና ጥራት ማነስ ወይስ የሚገርመው ከዛ መጥቼ ተመልሼ ድጋሜ ደቡብ አፍሪካ ሄጃለሁ ህንድም ጭምር ሄጃለሁ ህንድ ስሄድ ፋይሎቼን ይዤ ነው የሄድኩት እዛው ራሱ ኤምአር አይ ተነሳሁ ደህና ነው አለኝ ሰውዬው በጣም ግራ አጋባኝ አየኝ እና ምንም የለውም አለኝ ሰርጀሪው ምናምን ደህና ነው አለኝ እና ችግሩ ምን እንደሆነ ስጠይቀው ፊዚዮቴራፒ ስራ አለኝ ፊዚዮቴራፒ መስራት እዛው ጀመርኩኝ እዚህም መጥቼ መስራት ቀጠልከኝ ምንም ሰላም ልሆን አልቻልኩም እዚህም መጥቼ እንደገና ተመልሼ ዶክተሩን ማየት አለበት ብዬ ወደ ደቡብ አፍሪካ ሄድኩኝ በድጋሜ ሁለተኛ ዙር አየኝ ፊዚዮቴራፒ አደረገልኝ እዛው ቁጭ ብዬ ለሁለት ወራት ያህል ታየው አጥንቶችህ ቦታ ቦታቸው ላይ ገብተዋል ሰርጀሪ የተደረገውም ቦታ ጠንክሯል ነው ያለኝ ግን እስከ አሁን ድረስ ወደ ጤንነቴ ልመለስ አልቻልኩም በቃ በዚሁ ተስፋ ቆረጥኩ በቅርብም ደግሞ በኢትዮጵያ እግርኳስ ፌድሬሽን ስር ከአሜሪካ የመጡ ባለሙያዎች አሉ ተብለን ተደውሎልኝ ሄድኩኝ ያለውን ነገር ነገርኳቸው እነሱም በተመሳሳይ ደህና እንደሆነ እና ፊዚዮቴራፒ ብቻ እንድሰራ ነገሩኝ እያመመኝ እንደሆነ ገለፅኩላቸው እነሱም ግራ ገባቸው እናም አሁንም እዚህ ሁኔታ ውስጥ ነው ያለሁት መጫወት እፈልጋለሁ ከህመሜ የተነሳ ግን አሁን ላይ አቁሜያለሁ ተሽሎኝ ብጫወት ከማንም በላይ ደስተኛ ነኝ ኳስ ህይወቴ ነበር የምወደውም ነገር ነው ግን አሁን ላይ መጫወቱን ማሰቡን ትቼዋለሁ እኔ አሁን የማስበው ጤነኛ ሆኜ መራመድ መቻልን ነው ስለዛ እያሰብኩ ነው ያለውት እሱም ቢሆን የራሱ የሆነ ስሜት አለሁ አሁንም ድረስ ግራ እያጋባኝም ያለው ይሄ ነው ዶክተር ጋር ሄጄ ምንም የለም ከተባለ ምንድነው መፍትሄው ምን ባደርግ ይሻላል ግራ ነው የገባኝ እያመመኝ ከአንዴም ሶስት ጊዜ ሀኪም ቤት ሄጄ ሰላም ነህ ስባል ምን ሊሰማኝ እንደሚችል መገመት ነውአሁን ያለህበት ሁኔታ ምን ይመስላል አሁን አዲስ አበባ ነው እየኖርኩ ያለሁት ጀሞ አካባቢ በግሌ አንዳንድ ስራዎችን እየሰራሁ እገኛለሁ መቼም ሰው ነኝ እና ዝም ብዬ አልቀመጥም ትንሽም ቢሆን ለኑሮ እየተሯሯጥኩ እገኛለኋሁን ካለው የኢትዮጵያ እግርኳስ እና በሊጉ ከሚገኙ አጥቂዎች አንፃር ከጉዳት ነፃ ብሆን ኖሮ የት ደረጃ ላይ እገኛለሁ ብለህ ታስባለህ አሁን እንደዚህ ብሎ መገመት አይቻልም ግን ምንም በኛ ሀገር ሊግ የሚከብደኝ ነገር የለም መጫወት እችል ነበር ለኔም ለማንም ያው በሽታ አስቸጋሪ ነገር ነው እሱ ያዘኝ ከፈጣሪ ጋር ደግሞ በዚህ የተነሳ አትጣላም እንጂ የትም መድረስ ይቻል ነበር ጥሩ ነገር ማሳየት እችል ነበር ደግሞም ጥሩ እየመጣሁ ነበር ደደቢት የነበረኝን ነገር እንደገና መልሼ ሀዋሳ ቤትም እያሳየሁ የነበረው ነገር ነበር ሀዋሳ ለኔ ብዙ ነገሩ ተመችቶኝ ወደ ጥሩ ደረጃም እየደረስኩ ባለበት ሰአት ነው ይሄ ነገር የተፈጠረብኝበሊጉ ከታዩ አጥቂዎች በቦታ አያያዝ እና በጊዜ አጠባበቅህ ብዙዎች ያደንቁልሀል ይህን እንዴት አዳበርከው በእርግጥ የአሰልጣኞች ስራ ይመስለኛል ክፍለ ሀገር እያለህ በፕሮጀክት ያን ያህል ስለ ፖዝሺን ምናምን ላታውቅ ትችላለህ መጫወት ግን ትችላለህ ይሄን ነገር አሰልጣኝህ ነው ሊሰጥህ የሚችለው አንዳንዴ ደግሞ አንተም የሳጥን ውስጥ ተጫዋች ስትሆን በቦክስ ውስጥ የሚጫወቱ ተጫዋቾች ምን እንደሚያደርጉ ታያለህ ያንን ከማየት እና የአሰልጣኝም ድጋፍ ታክሎበት ነው በተለይ የሳጥን ተጫዋች የሚባሉትን የውጪዎቹ እነሷሬዝ እና ሏንዶውስኪን የመሳሰሉትን በደንብ ስታይ ምን ማድረግ እንደምትችል ትረዳለህ ለማን መስጠት እንዳለብህ የት ጋር መሄድ እንዳለብህ ትረዳለህ እነሱን እያየው ለመተግበር ምክራለሁ ከአንድ አንድ ሳይሆን በሂደት ተግባራዊ አደረኩት ሳጥን ውስጥ ያለውን ግን ደደቢትም እያለሁ ክንፍ ላይ ኳስ ከወጣ ቦክስ ውስጥ መገኘት እንዳለብኝ እረዳለሁ አጥቂ ስለሆንኩኝ ኳሱ የትም ይሁን የትም እዛ መገኘት እንዳለብኝ አምናለሁ ኳሱን አግኘሁም አላግኘሁም እኔ አእምሮ ውስጥ ያለ ነው በእርግጥ በሂደት ነው በፕሮጀክት እያለህ አታውቀም በክለብ ደረጃ ነው ስትጫወት የምታውቀው ሀገር ውስጥ ባሉ ትልልቅ አሰልጣኝ ሰልጥኛለሁ ስለዚህ ያን ያን ነገር ሲነግሩ ማዳበር ነውበሀገራችን ኢትዮጵያ ጥቂት በግንባር ገጭተው ግብ ከሚያስቆጥሩ መገለጫቸውም ከሆኑ ጥቂት ተጫዋቾች መሀል አንተ አንዱ ነህ ይሄስ ከየት የመጣ ልምድ ነው በግንባር መግጨት በእርግጥ ችሎታ ይጠይቃል ጊዜ አጠባበቅም ይጠይቃል እኔ መዝለል እችላለሁ በፊትም ዝም ብዬ እዘል ነበር ክፍለሀገር እያለሁ በክለብ ደግሞ የመጀመሪያ አሰልጣኜ ንጉሴ ገብሬ ነው ንጉሴ ገብሬ እንደሚታወቀው ገጪ ነው በግንባር የሚገጭ ተጫዋች በጣም ነው የሚወደው እናም ያንን ነገር በደንብ ማዳበር ጀምርኩኝ በራሴ መዝለል እንደምችል አወኩኝ መግጨት ደግሞ እንዴት እንዳለብኝ ለኔ ኖርማል ነው ከእግር በላይ በጣም ቀላል ነው ብዬ ነው የማምነው ከክሮሱ ችግር በስተቀር እኔ ግንባሬ ላይ ካረፈ ማስቆጠር አይከብደኝም ግን ታይሚንግ ይፈልጋል የተከላካዩን አቋቋም ማየት አለብህ የራስህን ታይሚንግ ታውቃለህ የግብ ጠባቂውን የእግሩን ነቀላ ማወቅ አለብህ ይሄንን አውቀህ ነው አየር ላይ መግጨት ያለብህ መግጨት ብቻም አይደለም ለሰከንዶች ሽርፍራፊ መቆም አለብህ መቆም እስከቻልክበት ሰከንድ ድረስ ብቻ ከዛ በዘለለ ልትቆም አትችልም ሁለት ሰከንድ ነው በእርግጥ ቀድመህ መዝለል ያለብህ ቀድመህ ስትዘል ደግሞ አድቫንቴጁ ያንተ ይሆናል ማለት ነው አንተ ቀድመህ ዘለሀል ሰከንዶች ስትቆይ ያኛው ዘግይቶ ሊነሳ ይችላል ስትነሳ እሱን ትጋርዷለህ ያን ያንን ካደረክ ደግሞ በጣም ቀላል ነው በልምምድ የሚዳብር ነው አሰልጣኞችም አስተዋፅኦ ሲጨመርበት ማድረግ እንደምትችል ስታምንም ይበልጥ ቀላል ይሆናልበእግርኳሱ ባለማሳካትህ የሚቆጭህ ነገር ምንድነውእኔ በእግርኳስ ምንም አላሳካሁም ማድረግ ካለብኝ ነገር ምንም ሳላደርግ ከእግርኳስ ወጥቻለሁ ካለኝ አቅም አንፃር ብዙ ማሳካት እየቻልኩ ምንም ዜሮ ላይ ሆኜ ማጠናቀቄ ይቆጨኛል ሁሌም ስለኳስ ሲነሳ እየቆጨኝ ነው ያለው ይሄ ይሆነው ሳልችል ተባርሬ አይደለም ይሄ የገጠመኝ በሽታ ነው በሽታ ደግሞ እኔ ብቻ ላይ አይደለም ከእኔ በፊት የነበሩ ትልልቅ ተጫዋቾች በጉዳት ከሜዳ ርቀዋል ጉዳት ገጠመኝ መጫወት እየቻልኩ ወጣሁ በቃ ወጣሁ ይሄ ነው እኔን የሚቆጨኝ ማሳካት አለማሳካት ኖርማል ነው ለኔ ምክንያቱን ማድረግ እችል ነበር ለመመለስ እየሞከርኩም ነበር ስላልሆነ በዛው ቀርቷል በቃበመጨረሻም በቅፅበት ወደ እግር ኳስ የመመለስ ተስፋ ቢኖርህስ ፍላጎትህእውነት ለመናገር ወደ እግርኳስ የመመለስ ፍላጎት ውስጤ በጣም አለ ኳስ ሱስ ነው ለኔ ከሱሱ ደግሞ እኔ አልወጣልኝም እግዚአብሄር ፈቅዶ እኔ ነግሬሀለው የመጫወት ነገሩ ከውስጤ ወጥቷል የለውበትም ለጠየቀኝ ጥያቄ ግን መልስ እየሰጠሁ ነው ፍላጎቴ ሞቷል አሁንም ህመሙ አለ እኔ ስለመጫወት ሳይሆን ጤነኛ ስለመሆን ብቻ ነው ማስበው ለጠየከኝ ጥያቄ ልመልስልህ እና እኔ ነገ ቢሻለኝ መጫወት እፈልጋለሁ የተሻለ ሆኜ ቀርባለሁም ብዬ አስባለሁ
https://soccerethiopia.net/football/57925
1,794
20,707
በእነ አቶ እስክንድር ነጋ ላይ ዓቃቤ ሕግ ክስ መሥርቶ እንዲቀርብ ትዕዛዝ ተሰጠ
ፖለቲካ
19 August 2020
Unknown
በአቶ ልደቱ አያሌው ላይ ተጨማሪ ምርመራ ሰባት ቀናት ተፈቀደየፌዴራል ጠቅላይ አቃቤ ህግ በእነ አቶ እስክንድር ነጋ ላይ የቆጠራቸውን የቀዳሚ ምርመራ ምስክሮች በማጠናቀቁ በ15 ቀናት ውስጥ ክስ እንዲመሰርት ያቀረበውን ጥያቄ የፌዴራል የመጀመርያ ደረጃ ፍርድ ቤት አራዳ ምድብ ተረኛ ወንጀል ችሎት ትናንት ነሀሴ 12 ቀን 2012 አም ፈቅዷል ተጠርጣሪዎቹ አቶ እስክንድር ነጋ አቶ ስንታየሁ ቸኮልና ወሮ ቀለብ ስዩም የዋስትና መብታቸው እንዲከበርላቸው የጠየቁ ቢሆንም የተጠረጠሩበት ወንጀል ከ15 አመታት በላይ ሊያስቀጣ የሚችል መሆኑን አቃቤ ህግ በመጥቀስና ጥያቄያቸውን በመቃወም የዋስትናው ጥያቄ ውድቅ እንዲደረግ ጠይቋል ፍርድ ቤቱም የተጠርጣሪዎቹን የዋስትና ጥያቄ ውድቅ በማድረግ አቃቤ ህግ በወንጀለኛ መቅጫ ህግ ስነ ስርአት በሚፈቅደው መሰረት በ15 ቅናት ውስጥ ክስ እንዲመሰርት ፈቅዶለታል በሌላ በኩል የቢሾፍቱ ከተማ ወጣቶችን በማደራጀትና የገንዘብ ድጋፍ በማድረግ ሰኔ 23 እና 24 ቀን 2012 አም ሁከትና ብጥብጥ እንዲነሳ በማድረግ ወንጀል ተጠርጥረው በእስር ላይ የሚገኙት አቶ ልደቱ አያሌው የልብና የአስም ህመምተኛ መሆናቸውን ማረጋገጫ ሰነድ ቢያቀርቡም ለተጨማሪ ምርመራ ሰባት ቀን ተፈቅዶባቸዋል ሀምሌ 17 ቀን 2012 አም በፌዴራል ፖሊስ ተጠርተው ራሳቸው ከቀረቡ በኋላ የተጠረጠሩበት ወንጀል ተገልፆላቸው ወደ ኦሮሚያ ክልል ቢሾፍቱ ከተማ ተወስደው የታሰሩት አቶ ልደቱ ነሀሴ 11 ቀን 2012 አም በምስራቅ ሸዋ ዞን የቢሾፍቱ ከተማ ወረዳ ፍርድ ቤት ለሶስተኛ ጊዜ ቀርበው ነበር የቢሾፍቱ ከተማ ፖሊስ ቀደም ብሎ በነበረው ችሎት ተሰጥቶት በተፈቀደለት ሰባት የምርመራ ቀናት ውስጥ የሰራውን ለፍርድ ቤቱ እንዳስረዳው በአቶ ልደቱ ቤት ባደረገው ብርበራ ሁለት ሽጉጦች ማግኘቱንና ለፎረንሲክ ልኮት እንደነበር አስታውሶ አንደኛውን ሽጉጥ አቶ ልደቱ መንግስት አስታጥቆኝ ነው ያሉትን በሚመለከት መንግስት እንዳላስታጠቃቸው ማረጋገጡን ገልጿል ሽጉጡ በቀድሞ የብሄራዊ መረጃና ደሀንነት ምክትል ዳይሬክተር አቶ ኢሳያስ ወልደጊዮርጊስ ስም የተመዘገበ መሆኑን ማረጋገጡንም ለፍርድ ቤቱ ተናግሯል የአቶ ልደቱን ህክምና በሚመለከትም በላንድ ማርክ ሀኪም ቤት እንዲታከሙ ማድረጉን ፖሊስ አስረድቷል ለፎረንሲክ ምርመራ የላከውን የተጠርጣሪውን የኤሌክትሮኒክስ መሳሪያዎች የምርመራ ውጤት መቀበል እንደሚቀረውና በርካታ የምርመራ ስራዎችንም እየሰራ መሆኑን በመግለፅ ለተጨማሪ ምርመራ 14 ቀናት እንዲፈቀድለት ጠይቋል አቶ ልደቱ ባቀረቡት መከራከሪያ ሀሳብ በአቶ ኢሳያስ ወልደጊዮርጊስ የተመዘገበ እንደሆነ የተገለፀው ሽጉጥ በወቅቱ አቶ ኢሳያስ የብሄራዊ መረጃና ደሀንነት አገልግሎት ምክትል ዳይሬክተር እንደነበሩ ገልፀው ሀላፊነታቸውን ተጠቅመው ያስታጠቋቸው መሆኑን ተናግረዋል ነገር ግን ፖሊስ ለፍርድ ቤቱ እንደገለፀው ተቋሙን ጠይቆ እንደተረዳው ሽጉጡ በአቶ ኢሳያስ እንጂ በአቶ ልደቱ እንዳልተመዘገበ ገልፆ ምላሽ መስጠቱን አስታውቋል አቶ ልደቱ ቀጥለው ለፍርድ ቤቱ እንዳስረዱት በላንድማርክ ሀኪም ቤት ክትትል ማድረጋቸውን የልብና የአስም ህመምተኛ መሆናቸውን የሚያረጋግጥ ማስረጃ ከምርመራ ፋይላቸው ጋር ማያያዛቸውን ገልፀዋል ፍርድ ቤቱ ማስረጃቸውን ተመልክቶ ወደ ውጭ አገር ሄደው ህክምና እንዲያደርጉ እንዲፈቀድላቸውም ጠይቀዋል ህመማቸው ለሌላ በሽታ ተጋላጭ ሊያደርጋቸው እንደሚችል በማስረዳት በዋስ እንዲፈቱ እንዲፈቀድላቸውም ጠይቀዋል አቶ ልደቱ ቀደም ብሎ በነበሩ ችሎቶች በግላቸው በራሳቸው የሚከራከሩ ቢሆንም ፍርድ ቤቱ በጠበቃ የመወከል ህገ መንግስታዊ መብታቸውን በመጠበቅ መንግስት ተከላካይ ጠበቃ እንዲያቆምላቸው አድርጓል ፍርድ ቤቱ የግራ ቀኙን ክርክር ከሰማ በኋላ አቶ ልደቱ የጠየቁትን ዋስትና ውድቅ በማድረግ ለፖሊስ ተጨማሪ ሰባት የምርመራ ቀናትን በመፍቀድ ለነሀሴ 18 ቀን 2012 አም ቀጠሮ ሰጥቷል
https://www.ethiopianreporter.com/article/19613
416
13,652
አፍሪካ ደረጃ ነጻ የንግድ ቀጠና መቋቋሙ ለአህጉራዊ የልማት አጀንዳ ስኬት መሪ ተግባር ነው -ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ
ሀገር አቀፍ ዜና
Dec 5, 2020
367
ከፌስቡክ ገፃችን በተጨማሪ ወቅታዊ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘትየፋና ድረ ገፅ ይጎብኙተንቀሳቃሽ ምስሎችን ለማግኘት የፋና ቴሌቪዥን የዩቲዩብ ቻናል ሰብስክራይብ ያድርጉፈጣን መረጃዎችን ለማግኘት ትክክለኛውን የፋና ቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉከዚህ በተጨማሪም በትዊተር ገፃችን ይወዳጁንዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለንአዲስ አበባ ህዳር 26 2013 ኤፍ ቢ ሲ በአፍሪካ ደረጃ ነፃ የንግድ ቀጠና መቋቋሙ ለአህጉራዊ የልማት አጀንዳ ስኬት መሪ ተግባር መሆኑን የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ገለፁየአፍሪካ አህጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጠና መቋቋምን አስመልክቶ በመሪዎች ደረጃ የቪዲዮ ኮንፈረንስ ውይይት ተካሂዷልበውይይቱ ላይ የተሳተፉት ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ነፃ የንግድ ቀጠና መቋቋሙ አህጉራዊ ውህደትን ለማሳካት ወሳኝ እርምጃ መሆኑን አንስተዋልፕሬዚዳንቷ የነፃ ንግድ ቀጠናው ዋነኛ አላማችን የሆነውን አህጉራዊ የውህደት አጀንዳ ለማሳካት ወሳኝ እርምጃ ነው ብለዋልፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ አያይዘውም ኢትዮጵያ ለአህጉራዊ ውህደት አጀንዳ እውን መሆን ያላትን ቁርጠኝነት አረጋግጣለሁ ማለታቸውን ከፕሬዚዳነት ፅህፈት ቤት ያገኘነው መረጃ ያመላክታል
https://www.fanabc.com/%e1%8a%a0%e1%8d%8d%e1%88%aa%e1%8a%ab-%e1%8b%b0%e1%88%a8%e1%8c%83-%e1%8a%90%e1%8c%bb-%e1%8b%a8%e1%8a%95%e1%8c%8d%e1%8b%b5-%e1%89%80%e1%8c%a0%e1%8a%93-%e1%88%98%e1%89%8b%e1%89%8b%e1%88%99-%e1%88%88/
122
33,157
አቶ አበበ ገላጋይ ለአሸናፊ በቀለ ቅሬታ ምላሽ ሰጥተዋል
ስፖርት
August 1, 2017
Unknown
በቻን የመጨረሻ የማጣርያ ከሱዳን ጋር ላለበት ወሳኝ ጨዋታ የኢትዮዽያ ብሄራዊ ቡድን በአዳማ ከተማ ዝግጅቱን ማድረግ ከጀመረ ቀናቶች የተቆጠሩ ሲሆን ከብሄራዊ ቡድኑ ጋር ተያይዞ አሰልጣኝ አሸናፊ መልቀቂያ ማስገባታቸው በግል ገንዘባቸው ለቡድኑ ትጥቅ መግዛታቸው እና በተጫዋቾች ምርጫ ዙርያ የስራ ጣልቃ ገብነት መኖሩን በመግለፅ አሰልጣኝ አሸናፊ ቅሬታ ውስጥ የገቡ መሆናቸውና ከጉዳዩ ጋር ስማቸው በቀጥታ የተነሳው የቡድን መሪው አቶ አበበ ገላጋይ በጉዳዩ ላይ ለሶከር ኢትዮዽያ ምላሽ ሰጥተዋል እኛም እንዲህ አድርገን አቅርበነዋል ከአሰልጣኝ አሸናፊ ጋር ስላላቸው ግኑኝነት ከአሰልጣኝ አሸናፊ በቀለ ጋር ጤናማ የሚባል ግኑኝነት ነው ያለን በስራም ላይ በጥሩ ሁኔታ በመግባባት እየሰራን ነው አሰልጣኙ ለሚያስፈልጋቸው ነገሮች እና ለሚያቀርቡት ጥያቄ ፌዴሬሽኑ አስፈላጊውን ድጋፍ እንዲያደርግላቸው አድርጌያለሁ አሰልጣኙ ጥሪ ያደረጉላቸው ተጫዋቾችን ወደ ቡድኑ እንዳይቀላቅሉ አድርገዋል ስለመባሉ በፍፁም ከእውነት የራቀ መሰረተ ቢስ ወሬ ነው እኔ በምንም መንገድ ተጫዋች ከብሄራዊ ቡድኑ ጋር እንዳይቀላቀሉ አላደረግኩም እንዲያውም መታወቅ ያለበት ቁም ነገር ከጋና ጨዋታ በፊት አሰልጣኙ አስቻለው ታመነ እና ሳላዲን በርጌቾን ያልመረጡ ቢሆንም እኔ ባደረኩት ጥረት እንዲካተቱ አድርጌያለሁ ከአሰልጣኙ ጋር በመነጋገር እና በመግባባት ተጫዋቾቹ ለብሄራዊ ቡድኑ እንደሚያስፈልጉ ገልጬ በተለይ አሰልጣኝ አሸናፊ አስቻለው ታመነ እና እኔ ባለሁበት በካፒታል ሆቴል ባደረግነው ውይይት አስቻለው ታመነ ያልተመረጠበትን ምክንያት በጥሩ መንፈስ በእሱ ከፍተኛ እምነት እንዳለው በመግለፅ ያልመረጥኩህ ድካም አለብህ ብዬ ነው አሁን ግን ስታስፈልገኝ ነው የመረጥኩህ በማለት በመግባባት እንዲጠራ መደረጉ መታወቅ አለበት አሁንም ቢሆን ከጅቡቲ ከመመለሳችን በፊት ስድስቱ የቅዱስ ጊዮርጊስ ተጨዋቾች ሆቴል በመግባት ለመልሱ ጨዋታ እንዲጠብቁን አሰልጣኙ በጠየቁት ጥያቄ መሰረት እንዲገቡ ቢደረግም ሳላዲን ሰኢድ ሳላዲን በርጌቾ እና ናትናኤል ዘለቀ ሀገር ውስጥ ባለመኖራቸው ምክንያት ሆቴል ያልገቡ በመሆናቸው ሳይካተቱ ቀሩ እንጂ እኔ ያስቀረሁት ተጨዋች የለም በአሁን ሰአት ከበሀይሉ አሰፋ በቀር ምንተስኖት አዳነ አስቻለው ታመነ ተቀላቅለው ከቡድኑ ጋር እየሰሩ ይገኛሉ ይህ በጣም መታወቅ አለበት በአሰልጣኝ ስራ ውስጥ ጣልቃ ገብነት አለ ስለለተባለው ጉዳይ አሰልጣኙ የሚሰራውን ስራ የመከታተል እና የመገምገም ሀላፊነት ፌዴሬሽኑ አለበት አንድ የቡድን መሪ የሚመረጠው የእግር ኳስ እውቀቱ ልምዱ ከአስተዳደር ጋር ባለው ቅርበት ታይቶ ነው እስከ ዛሬም በጥሩ መግባባት ምን ይደረግ ምን ይጨመር በማለት አብረን እንደሰራን ነው የማቀው ሆኖም አንዳንድ ግለሰቦች በግል ጥላቻ ተነሳስተው ያስወሩት ወሬ ነው አሰልጣኙ መልቀቂያ ስለ ማስገባታቸው ስለዚህ ጉዳይ ምንም አላውቅም በዚህ ጉዳይ ላይ አሰልጣኝ አሸናፊ በቀለ ያላቸውን ሀሳብ እንዲሰጡ ጠይቀን ጋዜጣዊ መግለጫ ለመስጠት ፍቃደኛ ባለመሆናቸው በዚህ ፁሁፍ ማካተት ያልቻልን ሲሆን የኢትዮዽያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ፕሬዝደንት አቶ ጁነይዲ ባሻ የተፈጠረውን ውዝግብ ለመፍታት ዛሬ ወደ አዳማ በማቅናት ከቡድኑ አባላት ጋር ውይይት ያደርጋሉ ተብሎ ይጠበቃል
https://soccerethiopia.net/football/29766
364
42,413
ኔቶ ለሩሲያ የሚሳይል ጥቃት አፀፋዊ ዕርምጃ ሊወስድ ነው
ዓለም አቀፍ ዜና
February 12, 2019
Unknown
ዋና ፀሀፊው ይህን ዛሬ ሲያስታውቁ ቀደም ያለውን አለማቀፍ የረዥም ርቀት ጦር መሳሪያ ውል ሩስያ እንድታከብር አሳስበዋል የድርጅቱ ወታደራዊ ህብረት አባሎች እንዳስገነዘቡት ሞስኮ Novator 9M729 ብላ የሰየመችውን አዲስ ሚሳይል ሩስያ ገንብታለችአለማቀፉ የሚሳይል ውል በሩስያ ተጥሷል የምትለው ዩናይትድ ስቴትስም ከባለፈው ሳምንት ጀምሮ ከስምምነቱ ለመውጣት የስድስት ወር ሂደቱን እንደጀመረች ታውቋልሩስያ የገነባችው ይህ አዲስ ሚሳይል አውሮፓን በድንገትም ይሁን በማስጠንቂቂያ ለማጥቃት እድል እንደሚሰጣት ነው ዩናይትድ ስቴትስ የምትገልፀው
https://amharic.voanews.com//a/nato-russia-2-12-2019/4783410.html
62
1,783
ፎቶ በአንበሳ ጊቢ
መዝናኛ
March 18, 2019
43
ድንገት እግር ከጣለኝ አንድ ስፍራ በተገኘሁበት ከልጅነቴ ጀምሮ ስሰማው የኖርኩትንና አድጌም ትዝታው ያለቀቀኝን ዘፋኝ በአካል አገኘሁት እጅግ ከመደሰቴ የተነሳ ዝለል ዝለል ነበር ያለኝ እንደ ልጅነቴ ተማር ልጄ አዲስ አበባ ቤቴ የማደንቀው አቀንቃኝ አለማየሁ እሸቴ የምወዳቸው ዘፈኖች ናቸው ታዲያ የምወደውን ሰው ሳገኝ አጋጣሚውን ተጠቅሜ በትንሿ የእጅ ስልኬ ምስላችንን አስቀረሁ ለዘመን ምስጋና ይድረሰውና የሚወዱትን የሚያደንቁትን ሰውም ሆነ የትኛውንም ነገር ከስልካችን ማከማቸት አስችሎናል አለማየሁ እሸቴን ልጅ እያለው አባቴ የሚዘፍንበት ቦታ ድረስ ወስዶኝ አይቸው ነበር ግን ፎቶ ለመነሳት አልቻኩም ምክንያቱም በጊዜው የፎቶ ካሜራ የሚገኘው ፎቶ ቤት አሊያም አንበሳ ግቢ ነበር ገጠመኜ ልጅነቴን ልጅነቴም ሌሎች ትውስታዎቼን አከታተለብኝ እኮነገርን ነገር ያነሳዋል አይደል የሚባለውአንበሳ ግቢም ብዙ ትዝታዎች አሉኝ እንዲያውም የሚበዙት የልጅነቴ ፎቶዎች እዚያ የተነሱ ናቸው ከአንበሳ ጋር አለመሆኑ ግን ይታወቅልኝ የዚያኔ አብዛኛዎቹ ፎቶ አንሺዎች እዚያ ስለሚገኙ የመስክ ፎቶ ለመነሳት ወደ ስድስት ኪሎ መሄድ የግድ ነበር ያውም በሳምንቱ ታጥቦ ለሚደርስ ፎቶ መቼም የዛሬ ልጆች ይሄንን ሲሰሙ ይደነቁ ይሆናል ያው ካሜራ በእጃቸው ነዋ ፎቶ ቤትም ቢሄዱ በደቂቃዎች ውስጥ ፎቷቸውን ከእጃቸው ማስገባት ይቻላል በእኛ ጊዜ ግን አንድ ፎቶ ሳምንት ይፈጅበታል አንዳንዴም ሲታጠብ ሊበላሽና ሊጠቁር ይችላልእንዲያም ሲሆን አማራጭ የለም የሆነውን ከመቀበል በቀር መቼም በእኔ እድሜ ያለ ሰው አንበሳ ግቢ ብዙ ትዝታ አይጠፋውም ስድስት ኪሎ ከሚለው የአካባቢው መጠሪያ በላይም አንበሳ ግቢ ሚለው ስሙ በእኛ ዘንድበዘመኑ ልጆች ለማለት ነው ይበልጥ ይታወቃል ምክንያቱም ቅዳሜና እሁድ ለልደት ወይም ለሽርሽር ቤተሰብ አዘውትሮ የሚጓዘው ወደዚያው ነበር የሀምሌ 19 እና ብሄረ ፅጌ መናፈሻም የወቅቱ መዝናኛዎች መሆናቸውን አልዘነጋሁም በአንድ ልደቴን ፎቶ ለመነሳት ከቤተሰቦቼ ጋር ወደ አንበሳ ግቢ አቀናን ፎቶ እንደ ቀልድ ስለማይገኝም ያሉንንና ፎቶ ብንነሳባቸው የምንላቸውን አዳዲስ ልብሶች በሻንጣ ይዘናል አንበሳ ግቢ ስንደርስም ብዙ እንደኛ ከቤተሰቡ ጋር ፎቶ ለመነሳት በመጡ ሰዎች ተጨናንቋል እኛም ፎቶ ለመነሳት የሚሆነንን ስፍራ ብንፈልግም የሰዉ መብዛት ሊያፈናፍነን ስላልቻለ እስኪጨርሱ መጠባበቅ ያዝን ከፊት ለፊታችን ያለው ፎቶ አንሺም የሚያነሳቸውን ሰዎችአንዴ አበባ እያስያዘ አንዴ ጥድ ስር እየከተተ ሲሻው ደግሞ ሳር ላይ እያንከባለለ ሲያነሳቸው ቆይቶ ብርሀን ስለበዛበት ፊልሙ ተቃጠለ የሚል ምላሽ ሰጥቶ ድጋሚ ለማንሳት ይዘጋጃል በሌላ ጥግ ያለው ፎቶ አንሺ ደግሞ ልብሳቸውን እየቀያየሩ እንዲህ አንሳንደግሞ እንደዚህ ሆነን በሚሉ የአንድ ቤተሰብ አባላት ትእዛዝ ተሰላችቷል ተነሺዎቹ በያዙት ልብስ ሁሉ ለመነሳት ቆርጠው የመጡ በመሆናቸው የድካም ስሜትም አይታይባቸውም የታከተው ፎቶ አንሺም የያዘው ፊልም መሙላቱን ሲነግራቸው የቤተሰቡ ንዴት እስከ መተናነቅ አድርሷቸው ነበር እኛም በተራችን ፎቶ አንሺያችንን ይዘን ወደ ተለቀቀው ስፍራ አመራን ፎቶ አንሺውም 30 ፎቶ ብቻ እንደሚያነሳንና በፍጥነት እንድንዘጋጅ ነገረን ሁላችንም ቀድመን በየትኛው ልብስ እንነሳ በሚል ሀሳብ ውስጥ ገብተን ከሻንጣው አንዱን ስናነሳ ሌላውን ስንጥል ረጅም ጊዜ ፈጀን እንደምንም ከመራረጥን በኋላ አንዳንዶቻችን ቆመን ሌላኛዎቻችን ከቆሙት ስር በርከክ እያልን ለፎቶው ተዘጋጀን ያው የድሮውን ካሜራ ታውቁት የለ አንዴ ብልጭ ብሎ ምስሉን እስኪይዝ መንቀሳቀስ አይፈቀድም አንድ ሁለት ፎቶዎች እንደተነሳን ግን አንድ ሰው ልጆቹን እግራችሁ ላይ አስደግፋችሁ አበባ አስይዛችው ጥዱ አናት ላይ አስቀምጣች ለምን አትነሱም የሚል ሀሳብ ሰነዘረ ይህንን የሰሙት እናትና አባቴም ምክሩን ተቀብለው ሲያቅፉን እሽኮኮ ሲያደርጉን ደግሞ ሌላ የሚመች ቦታ ፍለጋ በሚል ግቢውን በመዞር የደከምነው አይረሳኝም ያኔ እኮ ፎቶ ለመነሳ ፕሮግራም ተይዞ ልብስ ተሸክፎ ቤተሰብ ተሰባስቦ አንዳንዴም የቤት እንስሳ ተይዞ ነበር አረንጓዴ የሆነ እና አበባ በብዛት የሚገኝነት የአትክልት ስፍራ ማግኘትም የግድ ይላል እንደ አሁኑ እያቀናበረ በሌለንበት የሚያኖረን ቴክኖሎጂ አልነበረማ ከዚያማ በእድሜ በቁመት አሊያም እንደ ቤተሰቡ ሁኔታ አግድም በሰልፍ አሊያም ፊትና በኋላ ከፍና ዝቅ እያሉ መነሳት ነው አሁንማ ሁሉም ተለውጧል ወደ ፎቶ ቤት የሚኬደው መታጠብ ላለበት ፎቶ ሲሆን ብቻ ነው በዚህ ምክንያት አልበም ከየቤቱ አልጠፋ ይሆን ጊዜውም የየሰልፊ ስቲክ ነው ፎቶ ለመነሳት በእጃችን ላይ ያሉትን ስልኮች መጠቀም አሊያም በእንጨት መሳዩ መቀሰሪያ ራሳችንን እያየን ምስላችንን ማስቀረት ነው በዚህ ወቅት አንበሳ ግቢ የሚኬደውም አንበሳ እና ሌሎች እንስሳቶችን ለመጎብኘት እንጂ በዋናነት ፎቶ ለመነሳት አለመሆኑን ሳስብ አይ ጊዜ ያሰኘኛልአዲስ ዘመን መጋቢት 92011መርድ ክፍሉ
https://www.press.et/Ama/?p=7097
550
33,994
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 5ኛ ሳምንት | ቀጥታ የውጤት መግለጫ
ስፖርት
December 11, 2016
Unknown
እሁድ ታህሳስ 2 ቀን 2009FT ቅዱስ ጊዮርጊስ 00 አዳማ ከተማFT ወልድያ 00 ፋሲል ከተማFT ወላይታ ድቻ 00 ድሬዳዋ ከተማFT ጅማ አባ ቡና 00 ደደቢትFT ሀዋሳ ከተማ 22 መከላከያ58 ጃኮ አራፋት  68 ጋዲሳ መብራቴ 452 ምንይሉ ወንድሙ 903 ካርሎስ ዳምጠውFT አዲስ አበባ ከተማ 12 ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ77 ዘሪሁን ብርሀኑ 80 ፒተር ኗዲኬ ፍቅም 90 ሳሙኤል ዮሀንስቅዳሜ ታህሳስ 1 ቀን 2009FT ኢትዮ ኤሌክትሪክ 11 አርባምንጭ ከተማ26 ፍፁም ገብረማርያም 44 ገብረሚካኤል ያእቆብFT ኢትዮጵያ ቡና 21 ሲዳማ ቡና10 ሳሙኤል ሳኑሚ ፍቅም 23 ያቡን ዊልያም 54 ፍፁም ተፈሪ
https://soccerethiopia.net/football/19432
99
35,360
ፕሪምየር ሊግ፡ ደደቢት ከመከላከያ ላልታወቀ ጊዜ ተራዘመ
ስፖርት
April 13, 2015
Unknown
በኢትዮጵያ ፕሪምር ሊግ 18ኛ ሳምንት ሊካሄድ የነበረው ደደቢት እና መከላከያ ጨዋታ ላልታወቀ ጊዜ መዛወሩን የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌድሬሽን አስታውቋል የመከላከያው መሀል ሜዳ ተጫዋች ተክለወልድ ፍቃዱ ባጋጠመው ድንገተኛ አደጋ ከዚህ አለም በሞት በመለየቱ በስነልቦናው ረገድ የጦሩ ተጫዋቾች እስኪረጋጉ ጨዋታው ላልታወቀ ጊዜ ተላልፏል የመከላከያው አሰልጣኝ ገብረመድህን ሀይሌ ቅዳሜ እለት ከፋና 981 ራዲዮ ጣቢያ ጋር ባደረጉት የስልክ ቆይታ ቡድናቸው ከደደቢት ጋር መጫወት እንደሚያስቸግረው ገልፀው ነበር ሌሎች የ18ኛ ሳምንት ጨዋታዎች በተያዘላቸው መርሀ ግብ እንደሚካሄዱ ፌድሬሽኑ ጨምሮ አስታውቋል
https://soccerethiopia.net/football/2376
72
28,266
ወልቂጤ ከተማ ከቶጓዊው አጥቂ ጋር ሲለያይ ጋናዊ አማካይ ለማስፈረም ተስማማ
ስፖርት
February 16, 2020
Unknown
ወልቂጤ ከተማ ከቶጓዊው የፊት አጥቂ ጃኮ አራፋት ጋር ሲለያይ ጋናዊውን አማካይ አልሀሰን ኑሁን ለማስፈረም ቅድመ ስምምነት ፈፀመቡድኑ በክረምቱ ራሱን ለማጠናከር ያስፈረመው አንጋፋው አጥቂ ጃኮ አራፋት በክለቡ ታሪክ የመጀመርያ የፕሪምየር ሊግ ጎል ማስቆጠር ቢችልም በክለቡ በተጠበቀው ልክ ማገልገል ባለመቻሉ ባለፉት ተከታታይ ጨዋታዎች ከስብስቡ ውጪ ሆኖ የቆየ ሲሆን በመጨረሻም ሊለያዩ ችለዋል ተጫዋቹ በክለቡ ቀሪ ጥቅማጥቅሞቹ የሚቀሩት ሲሆን ይህ ከተፈፀመለት በሀላ በቅርቡ ወደ ሌላ ክለብ ሊዛወር እንደሚችል ሶከር ኢትዮጵያ ያገኘችው መረጃ ይጠቁማልበሌላ የክለቡ ዜና የ31 አመቱን ጋናዊ የመሀል አማካይ ስፍራ ተጫዋች የሆነውን አልሀሰን ኑሁን ለማስፈረም ቅድመ ስምምነትን ፈፅሟል ለጋናዎቹ ሪል ስፖርቲቭ አሻንቲ ጎልድ እና ከ2017 ጀምሮ ደግሞ ለኢዱቢያስ ዩናይትድ በመጫወት ላይ የነበረው ይህ ተጫዋች በ2011 በጥር የዝውውር መስኮት ሲዳማ ቡናን ለመቀላቀል ወደ ኢትዮጵያ ከመጣ በኋላ ከወረቀት ጉዳዮች በጊዜ ያለ መጠናቀቅ ጋር በተያያዘ ለክለቡ ለመፈረም ሳይችል የቀረ ሲሆን ከአንድ ሳምንት በኋላ በሚከፈተው የተጫዋቾች የዝውውር መስኮት ወልቂጤ ከተማን ለመቀላቀል ቅድመ ስምምነት አድርጓል ተጫዋቹ የቀድሞው የመቐለ እና በቅርቡ ከደደቢት ጋር የተለያየው ፈይሴኒ ኑሁ ታናሽ ወንድምም ነውክለቡ በተጨማሪ በቀጣዮቹ ቀናት አንድ ጋናዊ የግራ መስመር ተከላካይ እና ከሀገር ውስጥ ደግሞ በተመሳሳይ የግራ ተከላካይ ሊያስፈርም እንቅስቃሴ ላይ ስለመሆኑ ሰምተናልሶከር ኢትዮጵያ
https://soccerethiopia.net/football/55883
171
36,203
መልስ ያላገኙት ብርቱ ጥያቄዎች እና ተሥፋ የተጣለበት ፍለጋ
ሀገር አቀፍ ዜና
May 06, 2020
Unknown
አዎን አለምን ክፉኛ ስላስጨነቀውና መላ ስላልተገኘለት በሽታ COVID 19 ነው የምናወራው ከሳይንሱ አለም ውጭ ድንገት ከሁሉም አቅጣጫ የሚጎርፉ ከሚመስሉት የይሆናል መላዎች እና እንደፈቃድ ከሚሰነዘሩ የፈውስ ሀሳቦች ባሻገር ለመሆኑ በምርምሩ ጎራ ሳይንሳዊ ጥናት ላይ የተመረኮዘው መድሀኒትና ክትባት ፍለጋ ጉዞ ምን ይመስላል የትኞቹስ ተስፋ ሰጪ ይሆኑ ይሆንየቫይረሱን ተፈጥሮና ፀባይ እንዲሁም እስካሁን በውል የሚታወቁትን መረጃዎች መሰረት ከሌላቸው መለየት ጨምሮ ከሁለት የመድሀኒት ቅመማና አገልግሎት ባለሞያዎች ጋር የተካሄደው ቃለ ምልልስ በጥናትና ሙከራ ላይ ያሉትን መድሀኒቶች የመከላከያ ክትባቶች ምንነት እና ያሉበትን ደረጃ እንዲሁም ቫይረሱ ወደ ሰውነውት ከገባ በኋላ የሚከሰተውን ሁኔታ ይመለከታልፕሮፌሰር ብስራት ሀይለመስቀል በሀዋርድ ዩኒቨርሲቲ መምህር እና የፋርማሲ ኮሌጅ ምክትል ሊቀመንበር ናቸው ዶር አሌክስ ዮሀንስ በዩናይትድ ስቴትስ የምግብና የመድሀኒት አስተዳደር ከፍተኛ የጥናት ባለ ሞያ ናቸውተከታታይ ውይይቱን ከዚህ ያድምጡ
https://amharic.voanews.com//a/search-for-the-cure-and-vaccine-for-covid-19-dr-bisrat-hailemeskel-and-dr-alex-yohannes-with-voa-alula-kebede-april-may-2020/5404136.html
112
13,942
ሃገራት በሌሎች የውስጥ ጉዳዮች ጣልቃ ያለመግባት መርህን ሊያከብሩ ይገባል – ጠ/ሚ ዐቢይ
ሀገር አቀፍ ዜና
Nov 25, 2020
2,074
አዲስ አበባ ህዳር 16 2013 ኤፍ ቢ ሲ ሀገራት በሌሎች የውስጥ ጉዳይ ጣልቃ ያለመግባት መርህን ሊያከብሩ እንደሚገባ ጠቅላይ ሚኒስትር አቢይ አህመድ አሳሰቡጠቅላይ ሚኒስትሩ ኢትዮጵያ ረጅም የሀገረ መንግስት ታሪክ ያላት ሀገር መሆኗን በመጥቀስ ከመጀመሪያዎቹ የመንግስታቱ ድርጅት ማህበር አባል ሀገር እና አንደኛዋ መስራች መሆኗንም አውስተዋልከዚህ ባለፈም አፍሪካ ህብረት ጠንሳሽና መስራች መሆኗን አስታውሰዋልኢትዮጵያ ለባለብዙ ወገን ትብብር እና ለአለም አቀፍ ህግጋት መርሆዎችና ህጎች ላይ ጠንካራ የሆነ የማይናወጥ የረጅም ጊዜ ታሪክ ያላት ሀገር ስለመሆኗም አውስተዋልእንዲሁም በተባበሩት መንግስታት ድርጅት እና በአፍሪካ ህብረት ጥላ ስር በተለያዩ የአለም ክፍሎች ሰላም ለማስከበር ከተሰማሩ ወገኖች መካከል በርካቶችን በቀዳሚነት ማበርከቷንም ጠቅሰዋልከተባበሩት መንግስታት ዋነኛ ህግጋት ውስጥ በአንቀፅ 2 7 ላይ እንደሚደነግገው ማንኛውም ሀገር በአንድ ሏላዊ ሀገር ላይ ጣልቃ ስላለመግባት ይደነግጋል የአለም አቀፍ ፍርድ ቤትም ይህንን ጉዳይ አፅንኦት በመስጠት አንድ ሏላዊ ሀገር የውስጥ ጉዳዩን ያለማንም ጣልቃ ገብነት የማካሄድ መብትን ያረጋግጣል እነዚህ መርሆዎች ከአፍሪካ ህብረት ህግጋት ውስጥ የሚመነጩም ናቸውአለም አቀፉ ማሀበረሰብ አሁን መንግስት እያካሄደ ያለውን ህግ የማስከበር ዘመቻ ለማገዝ ያሳየውን ፍላጎት ያደንቃል ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህ በአለም አቀፍ ህግጋት መሰረት መከናወን እንዳለበት ለማስገንዘብ እንወዳለንም ብለዋል ይህም የኢትዮጵያ መንግስት ለአለም አቀፉ ማህበረሰብ ጥያቄዎችን እስከሚያቀርብ ድረስ ከጎኑ ሊቆሙ እንደሚገባ አፅንኦት ይሰጣልም ነው ያሉትየኢትዮጵያ ህዝብና መንግስት በፈረንጆቹ 2018 አጠቃላይ የፖለቲካ እና የኢኮኖሚ ማሻሻያ ሲጀምሩ ጥምር የሰላምና የብልፅግና አላማዎችን በሀገሪቱ ለማስፈን ተነሳስተው መሆኑንም ጠቁመዋልከፖለቲካ እና ከኢኮኖሚ ማሻሻያ በኋላ ይህንን ሰላምና የብልፅግና ጉዞ ለመቀልበስ የተለያዩ ሀይሎች ሙከራ አድርገዋል ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ በተለይም አብዛኛውን ነገር በቁጥጥሩ ስር አድርጎ የነበረው ህወሀት የተሀድሶውን ሂደት በመሸርሸር እና በሀይል በመጠቀም እራሳቸውን ወደስልጣን ለማምጣት ሞክረዋል ብለዋልየፖለቲካ እና የኢኮኖሚ ማሻሻያ ከተጀመረበት ጊዜ ጀምሮ ህወሀት የዴሞክራሲ ሂደቱን ለማደናቀፍ በተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች ውስጥ የሚኖሩ እና ባሉበት አካባቢ በቁጥራቸው አነስተኛ የሆኑትን በእምነትና በዘር በመለየት ለማጥቃት የተለያዩ ወገኖችን በማሰልጠን በማስታጠቅ እና የገንዘብ ድጋፍ በማድረግ በተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች ጥቃቶችን ሲፈፅም መቆየቱንም አስታውሰዋልበተጨማሪም ጥቅምት 24 ቀን 2013 አም ሰሜን እዝ በሚገኘው የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት ላይ ጨለማን ተገን አድርጎ ጥቃት ፈፅሟልም ነው ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ ጥቃቱንም በእርሱና ከሰራዊቱ ውስጥ በነበሩ ቅጥረኛ ከሀዲዎች ጭምር በመታገዝ የተፈፀመ ስለመሆኑንም ነው ያነሱትይህንን ጉዳይ ስለመፈፀማቸውም በግልፅ በሰሜን እዝ ላይ መብረቃዊ ጥቃት ፈፅመናል ሲሉ ተናግረዋልም ነው ያሉትይህ ስልጣንን ህገመንግስታዊ ባልሆነ መንገድ በሀይል ለመንጠቅ የሚደረግ ግልፅ ተግባር መሆኑንም በማውሳትም የሀገሪቱ ህግ የማይፈቅደው የወንጀል ድርጊት ስለመሆኑም አስገንዝበዋልህወሀት በቅርቡም በማይካድራ 600 ንፁሀን ዜጎችን ጨፍጭፏል በዚህ አሰቃቂ ድርጊት ዙሪያ የመጀመሪያውን የአምነስቲ ሪፖርት የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት ኮሚሽን ያረጋገጠው ሲሆን በህወሀት የተፈፀመው ጭፍጨፋ በሰው ልጆች ላይ የተቃጣ እና የጦር ወንጀል ስለመሆኑም አስረድተዋል የኢትዮጵያ መንግስት ሏላዊነቱን ለማስከበር እና ከሀዲዎችን ወደ ፍርድ ለማምጣት ህግ የማስከበር ዘመቻውን የጀመረው በሰሜን እዝ ላይ ጥቃት መፈፀሙን ተከትሎ ስለመሆኑንም አብራርተዋልእንደ አንድ ሏላዊ ሀገር ኢትዮጵያ የራሷን የውስጥ ውስጥ ጉዳይ በራሷ ህግጋት እየተመራች የማስፈፀም ሙሉ መብት ያላት ሀገር ስለመሆኗ በመጥቀስም አሁን እየተደረገ ያለውም ይህ መሆኑን አስታውቀዋልበሰሜን የሀገሪቱ ክፍል እየተካሄደ የሚገኘው ህግ የማስከበር ዘመቻ በአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ማእቀፍ ውስጥ በመሆን መንግስት ንፁሀን ዜጎች በማይጎዱበት መልኩ እየተከናወነ ስለመሆኑም ነው የገለፁትኢትዮጵያ በአለም አቀፉ ማህበረሰብ ውስጥ የሚገኙ ወዳጅ ሀገራት ያሳዩትን መቆርቆር ታደንቃለች ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ በሀገሪቱ ህግና አለም አቀፍ መርሆዎች ላይ በመመስረት አሁን የተፈጠረውን ሁኔታ ኢትዮጵያ በራሷ ለመፍታት አቅሙ እንዳላት ላስገነዝብ እወዳለሁም ብለዋልአያይዘውም የወዳጅ ሀገራት ምክርን ብንገነዘብም በውስጥ ጉዳያችን ላይ ጣልቃ እንዲገቡ ፍቃዳችን አይደለም ነው ያሉት ስለሆነም አለም አቀፉ ማህበረሰብ ከጣልቃ ገብነት እንዲቆጠብና በአለም አቀፍ ህግ መሰረት ጣልቃ ያለመግባት መሰረታዊ መርሆዎችን እንዲያከብሩ በአክብሮት እናሳስባለን ብለዋል በመልእክታቸው
https://www.fanabc.com/%e1%88%83%e1%8c%88%e1%88%ab%e1%89%b5-%e1%89%a0%e1%88%8c%e1%88%8e%e1%89%bd-%e1%8b%a8%e1%8b%8d%e1%88%b5%e1%8c%a5-%e1%8c%89%e1%8b%b3%e1%8b%ae%e1%89%bd-%e1%8c%a3%e1%88%8d%e1%89%83-%e1%8b%ab%e1%88%88/
500
35,471
አበባው የኢትዮጵያን የማለፍ ተስፋ ነፍስ ዘራበት
ስፖርት
October 16, 2014
Unknown
በ2015 የአፍሪካ ዋንጫ ማጣርያ የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ከሜዳው ውጪ ያልታጠበቀ ድል አስመዝግቦ የጨለመ የማለፍ ተስፋውን አለምልሟልማሊዎች ግብ በማስቆጠር ቅድሚያ የያዙት በ32ኛው ደቂቃ በባካሪ ሳኮ አማካኝነት ነበር ብዙም ሳይቆይ በ36ኛው ደቂቃ ኡመድ ኡኩሪ ከጌታነህ ከበደ የተሸገረለትን ኳስ አስቆጥሮ ኢትዮጵያን አቻ አደረገ የመጀመርያው ግማሽ የተጠናቀቀውም ጌታነህ ከበደ ኢትዮጵያን መሪ የምታደርግ ግብ አስቆጥሮ ነውበሁለተኛው አጋማሽ ኢትዮጵያ መሪነቷን ለማስጠበቅ ማሊም ግብ ለማስቆጠር ከፍተኛ ትግል ያደረጉ ሲሆን በ62ኛው ደቂቃ ግብ በማስቆጠር እና ለኡመድ ግብ በማቀበል በጨዋታው ተፅእኖ ሲፈጥር ያመሸው ጌታነህ ከበደ በቀይ ካርድ ከሜዳ መውጣት እና ከ3 ደቂቃዎች በኋላ ሙስጣፋ ያትባሬ ነማሊን አቻ ማድረጉ የዋሊያዎቹን ምሽት ከባድ አድርጎበት ነበርበመጨረሻም መደበኛው ሰአት ተጨናቆ በጭማሪው ሰአት የተገኘችውን ቅታት ምት አበባው በቀጥታ ወደ ጎልነት ቀይሯት የኢትዮጵያን የማለፍ ተስፋ ከሞተበት ቀስቅሷልበሌላው የምድቡ ጨዋታ የአፍሪካዋ ቁጥር አንድ አልጄርያ ማላዊን በቀላሉ 30 አሸንፋ ለሞሮኮ የአፍሪካ ዋንጫ በማለፍ ቀዳሚዋ ሀገር ሆናለችምድቡን ቀድማ ማለፏን ያረጋገጠችው አልጄርያ በ12 ነጥብ ስትመራ ማሊ በ6 ማላዊ እና ኢትዮጵያ በተመሳሳይ ነጥብ ተከታዮቹን ደረጃ ይዘው ይከተላሉበኖቬምበር ወር የሚደረጉት የመጨረሻ ሁለት ማጣርያዎች ከአልጄርያ ቀጥሎ የሚያልፈውን ቡድን ይለያሉ
https://soccerethiopia.net/football/908
158
26,699
ቅድመ ዳሰሳ | ሰበታ ከተማ ከ ጅማ አባ ጅፋር
ስፖርት
January 4, 2021
Unknown
ሰበታን ከጅማ በሚያገናኘው ጨዋታ ዙሪያ ቀጣዮቹን ነጥቦች አንስተናልበሁለቱ የአዲስ አበባ ክለቦች ተከታታይ ሽንፈት የደረሰበት ሰበታ ወደ ድል ለመመለስ ከጅማ አባ ጅፋር ይገጥማል በየጨዋታው ግቦችን እያስቆጠሩ የሚገኙት ሰበታዎች በሁለተኛው አጋማሽ የሚያሳዩት መቀዛቀዝ ለሽንፈት እየዳረጋቸው ይገኛል የነገ ተጋጣሚያቸው ጅማ አብዛኛውን ደቂቃ በራሱ ሜዳ ሊቆይ መቻሉም በቶሎ ግብ ካላገኙ ክፍተትን ፍለጋ የሚያወጡት ጉልበት ኋላ ላይ መልሶ ማጥቃትን ለመቆጣጠር እክል እንዳይሆንባቸው ያስጋቸዋል የቡድኑ ኳስን ተቆጣጥሮ የመጫወት ምርጫ እና የያዛቸው ተጫዋቾች ባህሪ በብዙ ቅብብሎች ተጋጣሚን ሰብሮ የመግባት ብቃቱን የሚፈትንም ጨዋታ ይጠብቀዋል በተከታታይ ጨዋታዎች ግብ ያስቆጠረው እስራኤል እሸቱ ፍጥነት እና ጉልበትም በዚህ ሂደት ውስጥ ሰበታን ተጠቃሚ ለማድረግ ለጅማ ተከላካዮች ፈተና ሊሆን እንደሚችል ይገመታልጅማ አባ ጅፋር የውድድር አመቱን ሁለተኛ ነጥብ ካሳካ በኋላ ከሰበታ ጋር የሚገናኝ ይሆናል ሀዋሳ ከተማን እስከመጨረሻ ደቂቃዎች አላፈናፍን ብለው የዋሉት ጅማዎች ለዚህ ከባድ ጊዜ መላ ያገኙለት ይመስላል በቡድኑ ሙሉ መዋቅር ድጋፍ እየተደረገለት ተጋጣሚውን ይዞ መቆየት እንደሚችል ያሳየው የኋላ ክፍላቸው ራሱን ከስህተት ከጠበቀ ነገም ተመሳሳይ ስኬት ሊያገኝ ይችላል በእርግጥ የቆሙ ኳሶችን በመከላከሉ ከታየበት ድክመት በተጨማሪ የሰበታ አማካይ ክፍል ተሰላፊዎች የበሰሉ መሆን ያለቀላቸውን ኳሶች በድንገት አድርሰው የጅማን ተከላካይ ክፍል ሊያስቸግሩ መቻላቸው እሙን ነው ከዚህም በላይ ለጅማ ከባድ ሆኖ የታየው ግን የማጥቃት ሂደቱ ነው ቡድኑ በርካታ የመልሶ ማጥቃት እድሎችን ቢያገኝም መጠቀም አለመቻሉ በመከላከሉ ብቻ እንዲተማመን አያደርገውም በመሆኑም ነገ የፊት መስመር ተሰላፊዎቹ ወደ ማጥቃት በሚደረግ ሽግግር ላይ የሚኖራቸው መናበብ ለአባ ጅፋር እጅግ ወሳኝ ይሆናልሰበታ ከተማ የመስመር ተከላካዩ ሀይለሚካኤል አደፍርስን በጉዳት ሲያጣ ሙሉቀን ታሪኩን ከጉዳት መልስ የሚያገኘው ጅማ መሀል ተከላካዩ ከድር ኸይረዲን አልደረሰለትም ከዚህ በተጨማሪ በሰበታው ጨዋታ ጉዳት የገጠመው እአጥቂው ብዟየሁ እንዳሻው መሰለፍም አጠራጣሪ ነውእርስ በእርስ ግንኙነት አምና ሰበታ ከተማ 31 ያሸነፈበትን የተሰረዘ ጨዋታ ከግምት ሳናስገባ ሁለቱ ቡድኖች ነገ የመጀመሪያ የሊግ ግንኙነታቸውን ያደርጋሉግምታዊ አሰላለፍሰበታ ከተማ 433ፋሲል ገብረሚካኤልጌቱ ሀይለማርያም አንተነህ ተስፋዬ አዲስ ተስፋዬ ያሬድ ሀሰንፏድ ፈረጃ መስኡድ መሀመድ ዳዊት እስጢፋኖስቡልቻ ሹራ እስራኤል እሸቱ ፍፁም ገብረማርያምጅማ አባ ጅፋር 4231ጃኮ ፔንዜወንድምአገኝ ማርቆስ መላኩ ወልዴ ኤልያስ አታሮ ተመስገን ደረሰጀይላን ከማል ንጋቱ ገብረስላሴሱራፌል አወል ሙሉቀን ታሪኩ ሳዲቅ ሴቾሳምሶን ቆልቻ
https://soccerethiopia.net/football/63120
306
21,459
መንግሥት የግል ዘርፉን ሞተር ያለበትን ‹‹አገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያ›› ይፋ አደረገ
ቢዝነስ
1 September 2019
Unknown
የውጭ ምንዛሪ እጥረት የኢኮኖሚው መገለጫ አይሆንም ተብሏልበጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት በተዋቀረ ቡድን ቀርፆ በኢኮኖሚ ሪፎርም ሴክሬታሪያት የሚመራውና የግሉን ዘርፍ በዋናነት በኢኮኖሚ ውስጥ የማሳተፍ አላማ ያነገበው አገር በቀል የኢኮኖሚ ሪፎርም በገንዘብ ሚኒስቴር አማካይነት ረቡእ ነሀሴ 22 ቀን 2011 አም በሸራተን አዲስ ሆቴል ይፋ ሆነ ማሻሻያው ይፋ ሲደረግ ንግግር ያደረጉት የገንዘብ ሚኒስትሩ አቶ አህመድ ሽዴ ከአሁን ቀደም በመንግስት ግዙፍ መዋእለ ንዋይ ትልልቅ መሰረተ ልማቶች መዘርጋታቸውን በማውሳት ተከታታይ የሆነ የኢኮኖሚ እድገት መመዝገቡን ተናግረዋል ሆኖም ኢኮኖሚው በበርካታ መዋቅራዊና የዘርፍ ማነቆዎች የተተበተበ በመሆኑ የተገኘውን የኢኮኖሚ እድገት ዘላቂ አድርጎ ማስቀጠል የማይቻልበት ሁኔታ እየተፈጠረ ነበር ብለዋል ስለዚህ በመደመር መርህን ለማበልፀግ የወጣቶችን አቅም ለመጠቀምና የግል ዘርፉን ተሳትፎ ለማጎልበት ያለመ ሪፎርም በጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት አመንጪነት እንደተከናወነ ገልፀዋልመድረኩን በይፋ የከፈቱት ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኰንን አገሪቱ ባለፈው አንድ አመት በግማሽ ማሀበራዊ ፖለቲካዊና ኢኮኖሚያዊ መልክ ያለው ሪፎርም ውስጥ እንዳለች በማውሳት ሪፎርሙ ያለፈውን ለማረምና ሳንካዎችን ለማስወገድ ያለመ ነው ብለዋልባለፉት 15 አመታት የተመዘገበው የኢኮኖሚ እድገት ሁለት መልክ እንዳለው ያመላከቱት አቶ ደመቀ አንደኛው ሁሉንም ያኮራ ፈጣን እድገት ሲሆን ሁለተኛው ህዝብን ያስመረረ ኢፍትሀዊነት ነው ብለዋልየኢኮኖሚ ማሻሻያውን ይዘት ለተሳታፊዎች በዝርዝር ያቀረቡት የገንዘብ ሚኒስትር ዴኤታ ኢዮብ ተካልኝ ዶር ባለፉት 15 አመታት የተመዘገበው የኢኮኖሚ እድገት የሚደነቁ ውጤቶችን በትምህርት ተደራሽነት በጤናና በመሳሰሉት ቢያስመዘግብም ኢትዮጵያ በራእይ ያስቀመጠችው የመካከለኛ ገቢ አገሮች ተርታ መሰለፍን እውን ማድረግ ረዥም ርቀት መጓዝ ይጠይቃል ብለዋል ከዚህ በተጨማሪም የኢኮኖሚ እድገቱ መዋቅራዊ ለውጥን ከማምጣት አንፃር እምብዛም ስኬታማ እንዳልነበረ በመጥቀስ የገቢ እድገት በዋናነት የመነጨው በሀብት ክምችት በመሆኑ አነስተኛ ምርታማነት የታየበት እድገት ነበር ብለዋል የምርታማነት እድገቱም መዋቅራዊና ተቋማዊ በሆኑ ማነቆዎች የተተበተበና የተደናቀፈ ነበርም ብለዋል ይኼንንም በየዘርፉ አሳይተዋልእንደ ኢዮብ ዶር ማብራሪያ በግብርናው ዘርፍ የግብይት ችግር ለአምራች ኢንዱስትሪው የሚሰጠው ማበረታቻ ከውጤት ጋር አለመተሳሰሩ በማእድን ዘርፍ በተቋማዊ አቅም ደካማነት የተተበተበ የፖሊሲ ድክመት መኖር በቱሪዝም ዘርፍ ተጠብቀው የቆዩ ቅርሶች ሁሉ ተደብቀው የቆዩ መሆናቸው እንዲሁም በኢንፎርሜሽንና ኮሙዩኒኬሽን ቴክኖሎጂ ዘርፍ በአገልግሎት ዋጋ ውድነት የተነሳ ስርአቱ አነስተኛ መሆኑ የድክመቶቹ መነሻ እንደሆነ አስረድተዋልኢኮኖሚው በማክሮ ኢኮኖሚ መዛባቶች ከፍተኛ መደናቀፍ እያጋጠመው ይገኛልም ብለዋል የእነዚህ መዛባቶች መገለጫ የውጭ ምንዛሪ እጥረት የውጭ ብድር ጫና ከፍተኛ የሆነ የኑሮ ውድነት እንዲሁም ለግል ዘርፉ የፋይናንስ ምንጭ እጅግ የተገደበ መሆናቸውን ጠቅሰዋልከፍተኛ የገቢ ንግድ ፍላጎትና ደካማ የወጪ ንግድ አፈፃፀም በመኖሩ የክፍያ ሚዛን መዛባትን አስከትሏል ሲሉም አስረድተዋልበዚህ ሳቢያ የተፈጠረው የውጭ ምንዛሪ እጥረት ችግር ኢንቨስተሮች ኩባንያዎቻቸውን በማስተዳደር ማጥፋት የነበረባቸውን ከ60 እስከ 70 በመቶ የሚሆነውን ጊዜያቸውን በውጭ ምንዛሪ ፍለጋ ላይ ያውሉታል በማለትም የችግሩን ጥልቀት ገልፀዋልበከፍተኛ ፍጥነት ያደገው የውጭ ብድር ከፕሮጀክት ማስፈፀም አቅም አናሳነትና ከደካማ የወጪ ንግድ ጋር ተዳብሎ እየሰፋ የሄደ የበጀት ጉድለት ፈጥሯል ብለዋል በዚህ የተነሳም እኤአ ከ2005 እስከ 2019 የዋጋ ውድነት በአመት 155 በመቶ በመሆኑ ዘርፈ ብዙ የኢኮኖሚ ችግሮችን ፈጥረዋል ሲሉም አስረድተዋልአሁን የተደረገው የኢኮኖሚ ማሻሻያ ለስራ ፈጠራና ዘላቂ ልማት ላይ በማተኮር የተጠቀሱትን ፈተናዎች ለመወጣት ያለመ እንደሆነም ጠቁመዋል በተጨማሪም ሁሉንም አካታችና ቅንጅት ያለበት እርምጃ እንደሚወሰድ ተናግረው የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያው ከመዋቅራዊ ማሻሻያና ከዘርፍ ማሻሻያዎች ጋር እጅ ለእጅ ይሄደል ብለዋል መንግስትም በአቅሙ ብቻ መዋእለ ንዋይ ማፍሰስ አለበት በማለት በአገር ውስጥ ሀብት ማሰባሰብ ላይ ያተኮረ ስራም ይከናወናል ብለዋልበማሻሻያው ምክንያት ከአሁን በኋላ የውጭ ምንዛሪ እጥረት የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ መገለጫ አይሆንም ብለዋልበውይይቱ ላይ አገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያ ማለት ምን ማለት ነው ተብሎ ለቀረበ ጥያቄ በተሰጡት ምላሽ ኢዮብ ዶር የራሳችንን ችግር ራሳችን በመለየት በራሳችን መንገድ የምንፈታው እኛ ነን የሚል መልእክት ያነገበ ነው ብለዋል ይህም ከኢትዮጵያዊ ኩራታችን የመነጨ ነው ብለዋልየኢትዮጵያ ኢኮኖሚ የመንግስት እጅና ኢንቨስትመንት በብዛት ያለበት እንደሆነ ያወሱት የኢትዮጵያ ብሄራዊ ባንክ ገዥ ይናገር ደሴ ዶር ይኼ እንደ ኢትዮጵያ ላሉና የመሰረተ ልማት ጉድለት ላለባቸው አገሮች አስፈላጊ ነው ብለዋል ነገር ግን እንደ ፕሮጀክቶች እዳ የመክፈል አቅምና የብድር ጫና አይነት ተያያዥ ጉዳዮች አንፃር መታየት አለበት ሲሉም ጠቁመዋልስለዚህ የሪፎርሙ አንዱ አቅጣጫ የመንግስትን እጅ መቀነስና የግል ዘርፉን ተሳትፎ መጨመር ነው በማለት መንግስት በኢኮኖሚ ውስጥ ያለው ሚና በሂደት እየቀነሰ ይሄዳል ብለዋልበኢትዮጵያ የሚታየው የውጭ ምንዛሪ እጥረት በተለይ ከአቅርቦት ወገን ጎዶሎ በመሆኑ መነሻው መዋቅራዊ ነው ያሉት ይናገር ዶር አምራች በሆኑ ዘርፎች መዋቅራዊ ለውጥ ባለመኖሩ እየተባባሰ የመጣና ያጋጠመ ችግር ነው ብለዋልየውጭ ምንዛሪ እጥረትን እናጠፋለን ማለት አይደለም እያደገ ያለ አገር የውጭ ምንዛሪ ፍላጎት ትልቅ ነው ነገር ግን የበለጠውን መሸፈን መቻል ነው ነገር ግን ለተወሰነ ጊዜ አብሮን ይቆያል ሲሉም ይናገር ዶር አስረድተዋል
https://www.ethiopianreporter.com/article/16610
615
557
አትሌቱ ቀዳሚ ሆኖ የገባበት ሰአት በዓለም ክብረ ወሰንነት ተመዘገበ
ስፖርት
August 20, 2019
20
ኢትዮጵያዊው አትሌት ሳሙኤል ተፈራ የካቲት 9 ቀን 2011 አም በእንግሊዝ በርሚንግሀም ከተማ በተካሄደ የቤት ውስጥ የአትሌቲክስ ውድድር በ1 ሺህ 500 ሜትር ውድድር ቀዳሚ ሆኖ የገባበት 3 ደቂቃ ከ31 ሴኮንድ ከ4 ማይክሮ ሴኮንድ የአለም ክብረ ወሰን በመሆን በአለም አቀፉ የአትሌቲክስ ፌዴሬሽኖች ማህበር ተመዘገበ የ1500 ሜትር የቤት ውስጥ ውድድር ክብረ ወሰን በሞሮኳዊው አትሌት ሂሻም አልገሩሽ እአአ ከ1997 አንስቶ ተይዞ የቆየ ሲሆን ይህን 3 ደቂቃ 31 ሴኮንድ18 ማይክሮ ሴኮንድ ክብረ ወሰን 19 አመቱ ኢትዮጵያዊ አትሌት በ14 ማይክሮ ሴኮንዶች ማሻሻል ችሏል ዮሚፍ በዚህ ውድድር 3 ደቂቃ 31 ሴኮንድ 58 ማይክሮ ሴኮንድ በመግባት የግሉን ምርጥ ሰአት ማስመዝገብ ችሏል አትሌት ሳሙኤል ውድድሩን ሲያሸንፍ የገባበት ጊዜም በርቀቱ የአለም ክብረ ወሰንን እንዲጨብጥ አድርጎታል ውድድሩን በማሸኘፉም 3 ሺህ ዶላር እንዲሁም ሪከርድ በመስበሩ 30 ሺህ ዶላር ተሸላሚ ለመሆን በቅቷል አሸናፊነቱን ከተቀዳጀ በኋላም አትሌቱ በሰጠው አስተያት በጣም ደስተኛ ነኝ ደስታዬ ይሄ ነው ለማለት ይከብደኛል ወደዚህ ውድድር የገባሁት በግፊት እንጂ የራሴ ሀሳብ ኖሮኝ አይደለም የፈጣሪ እርዳታ ነው በማለት ለመገናኛ ብዙሀን ተናግሯል በተመሳሳይ ኢትዮጵያዊቷና ለኔዘርላንድስ የምትሮጠው ሲፋን ሀሰን በአይኤኤፍ የዳይመንድ ሊግ አንዱን ማይል ውድድር ሞናኮ ላይ 4 ደቂቃ 12 ሴኮንድ 33 ማይክሮ ሴኮንድ በማጠናቀቅ ለ23 አመታት ተይዞ የነበረውን ክብረ ወሰን የሰበረችበት ሰአትም መመዝገቡ ታውቋል ይህ ክብረ ወሰንም እኤአ 1996 የኦሊምፒክ 800 ሜትር እና 1 ሺ 500 ሜትር ሻምፒዮን በሆነችው ሩሲያዊት ሲቪትላና ማስተርኮቫ ተይዞ የቆየ ነበርአዲስ ዘመን ነሀሴ 142011
https://www.press.et/Ama/?p=16422
205
1,163
የሰራተኛው ስፖርት የሰራተኛው ብቻ ሆኖ ይቀጥላል
ስፖርት
December 22, 2018
35
ህብረተሰቡ በሚኖርበትና በሚሰራበት አካባቢ ስፖርታዊ እንቅስቃሴዎችን በማዘውተር ጤናማ እንዲሆን የስፖርት ፖሊሲው ይደነግጋል ሰራተኛው ማህበረሰብ በብዙ ተቋማት በሚሰራበት አካባቢ ስፖርታዊ እንቅስቃሴዎች ላይ በስፋት ሲሳተፍ ባይስተዋልም አመታዊ የሰራተኞች ስፖርት ውድድሮች ላይ ሲሳተፍ ይታያል ይህም የኢትዮጵያ ሰራተኛ ማህበራት ኮንፌዴሬሽን ኢሰማኮበአመት የተለያዩ መርሀግብሮች የሚያከናውናቸው የተለያዩ የስፖርት መድረኮች ናቸው ከነዚህ የኢሰማኮ የስፖርት መድረኮች ትልቅ ትኩረት የሚሰጠውም አመታዊው የሰራተኞች የበጋ ወራት የስፖርት ውድድር በጉልህ ተጠቃሽ ነውየሰራተኞች የበጋ ወራት የስፖርት ውድድር በአገራችን ስፖርት ታሪክ መካሄድ ከጀመረ ረጅም አመታትን ያስቆጠረና አንጋፋ ከመሆኑ ባሻገር አገርን ወክለው የመካከለኛና ምስራቅ አፍሪካሴካፋ ዋንጫን ጨምሮ በሌሎች አለም አቀፍ መድረኮች መሳተፍ የቻሉ ስፖርተኞችን ያፈራ ስለመሆኑ ይነገራልከቅርብ አመታት ወዲህ በስፋት የተለያዩ ማህበራትን እያሳተፈ የሚገኘው ይህ ውድድር የመገናኛ ብዙሀን ትኩረትን እየሳበ ይገኛል ይህም አዳዲስ ተሳታፊ ማህበራትን ወደ ውድድር ከመሳብ በዘለለ ቀድሞ ዝነኛ ተፎካካሪ የነበሩና ከቅርብ አመታት ወዲህ ከውድደሩ የራቁ ማህበራትን ወደ ውድድር እየመለሰ ይገኛልኢሰማኮ የሚካሄደው አመታዊ የስፖርት ውድድር ሶስት አይነት ገፅታን የተላበሰ ከፉክክርም በላይ በርካታ አላማዎችን የሰነቀ የስፖርት መድረክ መሆኑን የኢሰማኮ ማህበራዊ ክፍል ሀላፊና የስፖርት ኮሚቴ ሰብሳቢ አቶ ፍሰሀፂዮን ቢያድግልኝ ይናገራሉ ረጅም ወራትን ሰራተኛው በስፖርት አማካኝነት አብሮነቱን የሚያጠናክርበትና ልምድ የሚለዋወጥበት የበጋ ወራት የስፖርት ውድድር የበርካታ ድርጅትና ተቋማት ሰራተኞችን ማእከል ያደረገ የውድድር መድረክ ሲሆን የሰራተኛውን አመታዊ በአል ታኮ የሚካሄደው የሜይ ዴይ ውድድር ሌላኛው አካል ነው ክረምት ወራት ላይ በውቡ የወንጂ ሁለገብ ስቴድየም የሚካሄደው አገር አቀፍ የሰራተኞች ውድድርም በድምቀቱና አገር አቀፍ ሰራተኞችን በአንድ ላይ ለሁለት ሳምንታት በትንሿ ከተማ ይዞ የሚከርም ነውሶስቱም የውድድር ገፅታዎች ሰራተኛውን ከማቀራረብና ልምዱን እንዲለዋወጥ እድል ከመፍጠር ባሻገር በሰራተኛው መካከል ቤተሰባዊ ስሜት እንዲጎለብት ሚናቸው ቀላል እንዳልነበረ ባለፉት አመታት ውድድሮች ለመታዘብ ተችሏልበነዚህ ውድድሮች ቀደም ሲል በተለይም የእግር ኳስ ስፖርት ደማቅና የተሻለ ፉክክር እንዲኖረው በማሰብ ከሰራተኛው በተጨማሪ አንድ ማህበር ሁለት ወይንም ሶስት ሰራተኛ ያልሆኑ ተጫዋቾችን ማካተት ይፈቀድለት ነበር ይህም ውድድሩ የሰራተኛው ብቻ ሆኖ ሳለ ሌሎችን ማካተት አዘጋጆቹን ሲያስወቅስ የነበረ ጉዳይ ነው ዘንድሮ ግን ማህበራቱ በየትኛውም ውድድር ከሰራተኛ ውጪ አንድም ተጫዋች እንዳያካትቱ መወሰናቸውን ተከትሎ የሰራተኛው ስፖርት የሰራተኛው ብቻ ሆኖ እንደሚቀጥል አቶ ፍሰሀፂዮን ገልፀዋልከታህሳስ አንስቶ እስከ ግንቦት ወር መጨረሻ የሚዘልቀው ይህ ትልቅ የስፖርት መድረክ ነገ በኢትዮጵያ ወጣቶች ስፖርት አካዳሚ ከማለዳው ሁለት ሰአት አንስቶ እንደሚጀመር የኢሰማኮ የስፖርት ክፍል ሀላፊ አቶ ዮሴፍ ካሳ ለአዲስ ዘመን ገልፀዋል ይህ ውድድር ቀደም ባሉት አመታት በአዲስ አበባ ስቴድየም ተጀምሮ በተለያዩ የስፖርት ማዘውተሪያ ስፍራዎች ሲከናወን ቆይቶ መቋጫውን አዲስ አበባ ስቴድየም የሚያደርግ ቢሆንም ነገ በአፍሪካ ቻምፒዮንስ ሊግ ጅማ አባ ጅፋር የግብፁን አል አህሊን በመግጠሙ ምክንያት የቦታ ለውጥ እንደተደረገ ታውቋል ከአመት ወደ አመት የተሳታፊዎች ቁጥር እየጨመረ በመጣው የበጋ ወራት የሰራተኞች ስፖርት ውድድር ዘንድሮ ከአርባ በላይ ማህበራት ተሳታፊ እንደሚሆኑ ታውቋል ከነዚህ ማህበራት የተውጣጡ 1215 ወንዶችና 245 ሴቶች በአጠቃላይ በ1460 ሰራተኞች አስር በሚሆኑ የስፖርት አይነቶች ተሳታፊ ይሆናሉትልቅ ትኩረት በሚሰጠውና ከፍተኛ ፉክክር በሚያስተናግደው የእግር ኳስ ውድድር ሀያ ሰባት ማህበራት የተውጣጡ 675 ሰራተኞች ተሳታፊ ይሆናሉ የወንዶች ቮሊቦል ውድድር ከአስር ማህበራት 150 ሰራተኞችን ሲያሳትፍ በሴቶች ከአምስት ማህበራት 75 ሰራተኞች ተወዳዳሪ እንደሚሆኑ ታውቋልከፍተኛ ፉክክር በሚደረግበት የጠረጴዛ ቴኒስ ውድድር በወንዶች አስራ ሁለት በሴቶች አምስት ማህበራት ተሳታፊ ናቸው በዳርት በዳማ ጨዋታ በከረንቦላ በቼስ ስፖርት በገበጣ ገመድ ጉተታና አትሌቲክስ ውድድሮችም በርካታ ማህበራት ተሳታፊ መሆናቸው ታውቋል ከዚህ ቀደም ባልነበረው የቅርጫት ኳስ ውድድርም በሴቶች መካከል እንደሚካሄድ ይጠበቃልውድድሩ ነገ በይፋ ሲከፈት በተለያዩ ውድድሮች የመክፈቻ ጨዋታዎች ይካሄዳሉ በእግር ኳስ በሚካሄደው የመክፈቻ ጨዋታ አንበሳ አውቶብስ አገልግሎት ድርጅት ከኢስት አፍሪካ ቦትሊንግ ካምፓኒኮካ ኮላ ጋር የሚያደርጉት ፉክክር ተጠባቂ ነው በሴቶች መካከል የሚካሄደው የስምንት መቶ ሜትር የሩጫ ውድድር እንዲሁም በወንዶች መካከል የሚካሄደው የአንድ ሺ አምስት መቶ ሜትር የአትሌቲክስ ፉክክርም ይኖራል ከዚህ በዘለለ አዝናኝ በሆነው የገመድ ጉተታ ውድድር በሁለቱም ፆታ የፍፃሜ ውድድር እንደሚካሄድ ታውቋልአዲስ ዘመን ታህሳስ 132011ቦጋለ አበበ
https://www.press.et/Ama/?p=1913
533
38,624
የቀድሞው የኤስፒኤልኤ መሪ “የተባበረ የደቡብ ሱዳን ግንባር” የሚል የሽምቅ ተዋጊ አቋቋሙ
ዓለም አቀፍ ዜና
April 10, 2018
Unknown
አንድ የቀድሞው የሱዳን ህዝባዊ ነፃ አውጪ ጦር ኤስፒኤልኤ መሪ የተባበረ የደቡብ ሱዳን ግንባር የሚል አዲስ የሽምቅ ተዋጊ ቡድን ማቋቋማቸው ተገለፀጀነራል ፖል ማሎንግ አወን ትናንት ሰኞ ይፋ ባደረጉት መግለጫቸው አዲስ ያቋቋሙትን ግንባር ተግባርና ፕሮግራሞች ዘርዝረዋል በዚህም ሙስናን በጥበብና በዘዴ ለመዋጋት የጅምላ ግድያን ለማስቆምና ሀገሪቱም ፍትህ ነፃነትና እኩልነት ወደሰፈነባት ዴሞክራሲያዊ ስርአት ለማሸጋገር እንደሚጥሩ አመልክተዋልየግንባሩ ቃል አባይ ደ ጆን ከናይሮቢ ኬንያ ለቪኦኤ እንደገለፁት የግንባሩ ግብ ደቡብ ሱዳን ውስጥ ሰላምን መመስረት ይሆናል
https://amharic.voanews.com//a/south-sudan-former-strong-man-forms-a-rebel-group-4-10-2018/4340619.html
68
17,744
የጣሊያኑ መከላከያ ሚኒስትር የካቲት 12 ኢትዮጵያውያን የተጨፈጨፉባቸውን ስፍራዎች ሊጎበኙ ነው
ሀገር አቀፍ ዜና
Feb 26, 2020
322
አዲስ አበባ የካቲት 18 2012ኤፍቢሲ የጣሊያኑ መከላከያ ሚኒስትር ሎሬንዞ ጉኤሪኒ የካቲት 12 ቀን 1929 አም ኢትዮጵያውያን በጣሊያን ወታደሮች የተጨፈጨፉባቸውን ስፍራዎች እንደሚጎበኙ ገለፁበደብረ ሊባኖስ መነኮሳት ላይ የተፈፀመውን ጭፍጨፋ የሚያሳይ መፅሀፍ በፓውሎ ቦርሶስ ተመርቋልበዚህ ወቅት ንግግር ያደረጉት ሚኒስትሩ ሀገራቸው ለተሳተፈችባቸው ታሪካዊ ሁነቶች ሀላፊነት አለባት ብለዋልአያይዘውም በጣሊያን ጦር ጭፍጨፋ የተፈፀመበትን ስፍራ እንደሚጎበኙ ይፋ ማድረጋቸውን አንሳ የተባለው የዜና አውታር ዘግቧል የካቲት 12 ቀን 19 29 አም በኔፕልስ ጣሊያን ልእልት መወለዷን አስመልክቶ የጣሊያን መንግስት የኢትዮጵያ አገረ ገዢ የነበረው ፊልድ ማርሻል ሮዶልፎ ግራዚያኒ በቀድሞው ገነተ ልኡል ቤተ መንግስት ደስታውን ለመግለፅ ግብዣ ጠርቶ ነበርበወቅቱም የጣሊያንን አገዛዝ የተቃወሙት አብርሀም ደቦጭና ሞገስ አስገዶም በወረወሩት ቦምብ ግራዚያኒን ጨምሮ በርካታ የጣሊያን ባለስልጣናት ጉዳት ደርሶባቸዋልይህን ተከትሎም በግራዚያኒ ትእዛዝ በአዲስ አበባ እና በደብረ ሊባኖስ ገዳም ከ30 ሺህ በላይ ኢትዮጵያውያን መጨፍጨፋቸው የሚታወስ ነውትኩስ መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የቴሌግራም ገፃችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ httpstmefanatelevision
https://www.fanabc.com/%e1%8b%a8%e1%8c%a3%e1%88%8a%e1%8b%ab%e1%8a%91-%e1%88%98%e1%8a%a8%e1%88%8b%e1%8a%a8%e1%8b%ab-%e1%88%9a%e1%8a%92%e1%88%b5%e1%89%b5%e1%88%ad-%e1%8b%a8%e1%8a%ab%e1%89%b2%e1%89%b5-12-%e1%8a%a2%e1%89%b5/
127
19,629
ኢራን በቀጠናው የሚስተዋለውን ውጥረት መፍታት የሚያስችል የመፍትሄ ሃሳብ እንደምትቀበል ገለጸች
ዓለም አቀፍ ዜና
Dec 25, 2019
367
አዲስ አበባ ታህሳስ 15 2012ኤፍ ቢ ሲ ኢራን በቀጠናው የሚስተዋለውን አለመግባባት መፍታት የሚያስችል ማንኛውንም የመፍትሄ ሀሳብ እንደምትቀበል አስታውወቀችበኢራን የውጭ ግንኙነት ስትራቴጂክ ምክር ቤት ሀላፊ ካማል ካህራዚ በኢራን የቻይና አምባሳደር ቻልግ ዩዋ ጋር በትናንትነው እለት ተወያተዋልበዚህ ወቅትም በመካከለኛው ምስራቅ ሀገራት መካከል የሚስተዋለውን አለመግባባት ለመፍታት ኢራን ቁርጠኛ አቋም ያላት መሆኑን ካማል ካህራዚ ተናግረዋልለቀጠናው ሰላም መደፍረስ አሜሪካና የምእራባውን ሀገሮች ድርሻ ከፍተኛ መሆኑን ያነሱት ሀላፊውችግሩንለመፍታት የአካባቢው ሀገራት በቅንጅት መስራት እንደሚገባቸው አሳስበዋል ለዚህም ቴህራን የቀጠናውን ችግር ለመፍታት  ከሀገራቱ ጋር በትብብር ከመስራት ባለፈ አስፈላጊ የሆኑ የመፍትሄ ሀሳቦችን ለመቀበል ዝግጁ ነው የገለፁትቻልግ ዩዋ በበኩላቸው  ቻይና ከኢራን ጋር ስትራቴጂካዊ ግንኙነት ያላት መሆኑን በመግለፅ የሀገራቱን ግንኙነት ይበልጥ ለመሳደግ በቅንጅት የሚሰራ መሆኑን አንስተዋልቻይና አሜሪካ በመካከለኛው ምስራቅ የምታሳየውን እንቅስቃሴ ትቃወማለች ያሉት አምባሳደሩ ችግሩንበዘላቂነት ለመፍታት የአካባቢው ሀገራት መወያየት እንደሚገባቸው አሳስበዋልምንጭ httpswwwpresstvcom
https://www.fanabc.com/%e1%8a%a2%e1%88%ab%e1%8a%95-%e1%89%a0%e1%89%80%e1%8c%a0%e1%8a%93%e1%8b%8d-%e1%8b%a8%e1%88%9a%e1%88%b5%e1%89%b0%e1%8b%8b%e1%88%88%e1%8b%8d%e1%8a%95-%e1%8b%8d%e1%8c%a5%e1%88%a8%e1%89%b5-%e1%88%98/
119
14,920
የህግ የበላይነትን ለማረጋገጥና አጥፊዎችን ለህግ የማቅረብ ስራዎች ተጠናክረው ይቀጥላሉ- ዶ/ር ጌዲዮን ጢሞቲዮስ
ሀገር አቀፍ ዜና
Oct 15, 2020
429
አዲስ አበባ ጥቅምት 5 2013 ኤፍቢሲ የህግ የበላይነትን ለማረጋገጥ እና አጥፊዎችን ለህግ የማቅረብ ስራዎች ይበልጥ ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ የፌደራል ጠቅላይ አቃቤ ህግ ዶክተር ጌዲዮን ጢሞቲዮስ ገለፁ
https://www.fanabc.com/%e1%8b%a8%e1%88%85%e1%8c%8d-%e1%8b%a8%e1%89%a0%e1%88%8b%e1%8b%ad%e1%8a%90%e1%89%b5%e1%8a%95-%e1%88%88%e1%88%9b%e1%88%a8%e1%8c%8b%e1%8c%88%e1%8c%a5%e1%8a%93-%e1%8a%a0%e1%8c%a5%e1%8d%8a%e1%8b%8e/
26
17,630
ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ ለካራማራ ድል በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ
ሀገር አቀፍ ዜና
Mar 5, 2020
765
አዲስ አበባ የካቲት 26 2012 ኤፍቢሲ የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አቢይ አህመድ ለካራማራ ድል በአል የእንኳን አደረሳችሁ መልእክት አስተላለፉጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አቢይ በመልእክታቸው ከዚያድ ባሬ መራሹ የሶማሊያ ወራሪ ሀይል ጋር በነበረን ተጋድሎ ወሳኝ ድል ላስመዘገብንበት የካራማራ ድል በአል እንኳን አደረሳችሁ ብለዋልየጠቅላይ ሚኒስትሩ የእንኳን አደረሳችሁ ሙሉ መልእክትየ1967ቱ የሶማሊያ ወረራ ሀገራችን ከአብዮት ፍንዳታው ጭጋግ ባልወጣችበትና የእርስ በርስ ግጭት ላይ በነበረችበት ጊዜ የተከሰተ ነው ኢትዮጵያን የወረሩ አብዛኞቹ ሀይሎች እንደሚሰሩት ስህተት ዚያድ ባሬም ተሳሳተሀገር የደከመች መስሎት ኢትዮጵያን የማሸነፊያ ጊዜ የደረሰለት መሰለው በዚህ የተሳሳተ ስሌት ተመርቶ ወረራውን ፈፀመ በመጀመሪያ አካባቢ እንዳሰበውም የጎላ መከላከል ሳይገጥመው ሰፊ የሀገራችንን መሬት ማካለል ችሎ ነበርነገር ግን ኢትዮጵያውያን እንደፍግ ተኝተው እንደ እቶን በተነሱ ጊዜ ምን እንደሚያደርጉ በዚህ ወረራ ጊዜ ታየበአጭር ጊዜ የእናት ሀገር ጥሪ የተሰባሰቡ በቂ የስልጠናም ሆነ የዝግጅት ሁኔታ ያልነበራቸው ነገር ግን ከየትም የማይበደሩት የሀገር ፍቅርና የማሸነፍ ወኔ ያላቸው ውድ ኢትዮጵያውያን ወረራውን በስኬት መቀልበስ ቻሉመንግስታትን በሀገር ውስጥ ክዋኔያቸው በአንድም በሌላም ልንመዝናቸው እንችላለን ነገር ግን የሀገርን ሏላዊነትና ዳር ድንበር ለማስጠበቅ የሚከፈሉ መስዋእትነቶች በየትኛውም ዘመን ቢፈፀሙ የሀገራችን ታሪካዊ ኩራት ናቸውየደርግ መንግስትም በአጭር ጊዜ ጥሪ አቅርቦ አሰልጥኖና አደራጅቶ የሀገርን ክብር ለማስመለስ ያደረገው ተጋድሎና ያስመዘገው ድል የሁላችንም የኢትዮጵያውያን የአልበገር ባይነትና ለሀገር የመስዋእትነት የመክፈል ታሪካችን አካል ነውሁሌም በውስጣችን ክፍተት ሲኖር የውጭ ጠላት እንጋብዛለን ስንጠናከር ግን የታፈርንና የተከበርን እንሆናለንበዚህ አጋጣሚ ከኢትዮጵያውያን ጎን ተሰልፈው የተዋጉትንና ውድ ህይወታቸውን የሰዉትን የኩባ እና የየመን ወታደሮችን ውለታ ታሪክ ሲዘክረው ይኖራልክብር ሀገርን ለማቆየት ራሳቸውን መስዋእት ላደረጉ ኢትዮጵያውያንትኩስ መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የቴሌግራም ገፃችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ
https://www.fanabc.com/%e1%8c%a0-%e1%88%9a-%e1%8b%90%e1%89%a2%e1%8b%ad-%e1%8a%a0%e1%88%95%e1%88%98%e1%8b%b5-%e1%88%88%e1%8a%ab%e1%88%ab%e1%88%9b%e1%88%ab-%e1%8b%b5%e1%88%8d-%e1%89%a0%e1%8b%93%e1%88%8d-%e1%8b%a8%e1%8a%a5/
222
6,085
በኮሮና ወረርሽኝ ሳቢያ ሆቴሎች በየወሩ 35 ሚ. ዶላር እያጡ ነው
ሀገር አቀፍ ዜና
Saturday, 16 May 2020 11:23
581
ብሄራዊ ባንክ የ3 ቢሊየን ብር ብድር ፈቅዷል በኮሮና ወረርሽኝ ሳቢያ ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል አገልግሎት መስጠት ያቋረጡት በአዲስ አበባ ከተማ ውስጥ የሚገኙ ሆቴሎች በየወሩ 35 ሚሊየን ዶላር ገቢ እያጡ መሆናቸው ተገለፀ ይህንኑ በሆቴሎቹ ላይ የደረሰውን ኪሳራ አስመልክቶ ብሄራዊ ባንክ በ5 በመቶ ወለድ 3 ቢሊዮን ብር ብድር ፈቅዷል የአዲስ አበባ ሆቴል ባለቤቶች ማህበር ፕሬዚዳንት አቶ ቢኒያም ብስራት እንደተናገሩት ማህበሩ ባለፈው መጋቢት ወር ላይ ባስጠናው ጥናት መሰረት ወረርሽኙ በዘርፉ ላይ ከባድ ጉዳት እያደረሰ መሆኑንና ሆቴሎቹ ከሚሰጧቸው አገልግሎቶች ያገኙ የነበረውን 35 ሚሊዮን ዶላር ወርሀዊ ገቢ እያጡ መሆኑ በጥናቱ መረጋገጡን ገልፀዋል እንደ ጥናቱ በማህበሩ ውስጥ ከታቀፉት 130 ሆቴሎች ውስጥ 88 በመቶ የሚሆኑት ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል ስራ ለማቆም መወሰናቸውን አመልክቷል ከእነዚህ መካከል 56 በመቶዎቹ ሙሉ በሙሉ ለማቆም የወሰኑ ሲሆን 32 በመቶ የሚሆኑት ደግሞ ከሚሰጧቸው አገልግሎቶች መካከል ከፊሎቹን ለማቆም እንደሚገደዱ አስታውቀዋል በአሁኑ ወቅት ከውጪ አገር ለሚገቡ መንገደኞች አገልግሎት በመስጠት ላይ የሚገኙት ሆቴሎች 12 በመቶዎቹ ብቻ እንደሆኑም በዚሁ ጥናት ላይ ተመልክቷል ሆቴሎቹ በገጠማቸው ከፍተኛ የስራ መቀዛቀዝና ኪሳራ ሳቢያ ሆቴሎቻቸውን በመዝጋት ሰራተኞቻቸውን ለመበተን እየተገደዱ እንደሆነም በመማፀን መንግስት የስራ ማስኬጃ ብድር እንዲሰጣቸው ጥያቄ ማቅረባቸውን የማህበሩ ፕሬዚዳንት አቶ ቢኒያም ብስራት ለአዲስ አድማስ ተናግረዋል ሆቴሎቹ ለአንድ አመት የስራ ማስኬጃ የሚሆን ብድር ጠይቀው እንደነበር የገለፁት አቶ ቢኒያም ባንኩ የስድስት ወራት የስራ ማስኬጃ ብድር የፈቀደላቸው እንደሆነም ተናግረዋል ዘርፉ በደረሰበት ኪሳራ ብሄራዊ ባንክ ለሆቴልና ቱሪዝም ዘርፍ ለስራ ማስኬጃ የሚሆን የ3 ቢለየን ብር ብድር በ5 በመቶ ወለድ ለመስጠት መፍቀዱም ታውቋል ባለፈው ማክሰኞ ግንቦት 42012 ብሄራዊ ባንክ ይህንኑ ጉዳይ ለባንኮች ሁሉ ማሳወቁ ተገልጿል ይኸው ብድር በዘርፉ ውስጥ ለሚገኙ የሆቴልና የአስጐብኚ ድርጅቶች የሚሆን ነው ተብሏል 89 በመቶ ሆቴሎች 11 በመቶ ደግሞ የአስጐብኚ ድርጅቶች የብድሩ ተጠቃሚ ይሆናሉ ተብሏል የኦክስፎርድ ኢኮኖሚ ሪሰርች ያስጠናውን ጥናት ዋቢ አድርጐ የአዲስ አበባ ሆቴሎች ማህበር በጥናቱ ላይ እንደገለፀው ሆቴሎች በኮሮና ወረርሽኝ ሳቢያ ከደረሰባቸው ኪሳራ አገግመው በ2019 ወደነበሩበት ሁኔታ ለመመለስ በርካታ አመታትን ይወስድባቸዋል ብሏል   
https://www.addisadmassnews.com/index.php?option=com_k2&view=item&id=25379:%E1%89%A0%E1%8A%AE%E1%88%AE%E1%8A%93-%E1%8B%88%E1%88%A8%E1%88%AD%E1%88%BD%E1%8A%9D-%E1%88%B3%E1%89%A2%E1%8B%AB-%E1%88%86%E1%89%B4%E1%88%8E%E1%89%BD-%E1%89%A0%E1%8B%A8%E1%8B%88%E1%88%A9-35-%E1%88%9A-%E1%8B%B6%E1%88%8B%E1%88%AD-%E1%8A%A5%E1%8B%AB%E1%8C%A1-%E1%8A%90%E1%8B%8D&Itemid=180
280
34,448
ሴቶች ፕሪሚየር ሊግ ፡ የደቡብ-ምስራቅ ዞን ዛሬ ሲጠናቀቅ ድሬዳዋ እና አርባምንጭ አላፊዎቹን ክለቦች ተቀላቅለዋል
ስፖርት
May 29, 2016
Unknown
የኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪሚየር ሊግ ደቡብምስራቅ ዞን ዛሬ በተደረጉ ጨዋታዎች ፍፃሜውን አግኝቷል ድሬዳዋ ከተማ እና አርባምንጭ ከተማም ወደ ማጠቃለያው ዙር ማለፋቸውን አረጋግጠዋልቀደም ብሎ ቻምፒዮንነቱን ያረጋገጠው ሀዋሳ ከተማ ወደ አሰላ ተጉዞ በጥሩነሽ ዲባባ አካዳሚ 10 ተሸንፏል በሌሎች ውጤት ላይ የተመሰረተ የማለፍ ተስፋ የነበረው ጥሩነሽ ዲባባ አካዳሚ ድል ቢቀናውም አርባምንጭ እና ድሬዳዋ ነጥብ በመጋራታቸው ሳያልፍ ቀርቷልወደ ይርጋለም የተጓዘው አዳማ ከተማ በሲዳማ ቡና 41 ተሸንፏል አዳማ ከተማ ጨዋታውን በድል ቢያጠናቅቅ ወደ ማጠቃለያ ውድድሩ ማለፉን ያረጋግጥ ነበርአርባምንጭ ከተማ እና ድሬዳዋ ከተማ ባደረጉት ጨዋታ ካለግብ አቻ ተለያይተው ወደ ማጠቃለያው ውድድር ተያይዘው አልፈዋል የመጨረሻው ሳምንት ውጤቶች እና ግብ አግቢዎች የሚከተሉት ናቸው ተራማጅ ተስፋዬ አይዳ ኡስማን አረጋሽ ፀጋ ትርሲት መገርሳ አብነት ጎበና ናርዶስ ጌትነት
https://soccerethiopia.net/football/11629
110
51,098
የአፍሪካ ህብረት በሱዳን የህበረቱ አባልነት ላይ ጥሎት የነበረውን እገዳ ማንሳቱን አስታወቀ
ፖለቲካ
September 7, 2019
Unknown
የአፍሪካ ህብረት በሱዳን የህበረቱ አባልነት ላይ ጥሎት የነበረውን እገዳ ማንሳቱን አስታወቀየአፍሪካ ህብረት የሱዳን ወታደራዊ ሽግግር ምክር ቤት ስልጣኑን ለሲቪል ማጋራት አለበት በሚል በሳለፍነው የአውሮፓዊያኑ ሰኔ ወር ከህብረቱ አባልነት ማገዱ የሚታወስ ነውየህብረቱ የሰላም እና ደህንነት ምክር ቤት በትላትናው እለት በአዲስ አበባ ባካሄደው ስብሰባ በሱዳን አሁን ላይ እየታየ ያለውን ለውጥ ተከትሎ አገዳውን ማንሳቱን ይፋ አድርጓልህብረቱ እገዳውን በጣለበት ወቅት የህብረቱ የሰላምና ፀጥታ ምክር ቤት ባወጣው መግለጫ በሀገሪቱ ያለው የስልጣን ሽግግር ሁሉን አሳታፊና ሙያዊ ምክክር እንዲካሄድበት የመፍትሄ ሀሳብ አቅርቦ እንደነበር ይታወቃልወታደራዊ የሽግግር ምክር ቤቱ ስልጣኑን ለሲቪሎች አሳልፎ እንዲሰጥ ከተለያዩ አቅጣጫዎች ግፊት ሲደረግ ከቆየ በኋላ ከወታደራዊ ሽግግር ምክር ቤቱ እና ከሲቢሎች የተውጣጣ ሏላዊ ምክር ቤት ተቋቁሟዋልበዚሁ ምክር ቤት በጠቅላይ ሚኒስተርነት የተሰየሙት አብደላ ሀማዶክ አዲሱን ካቢኒያቸውን በዚህ ሳምንት ማቋቋማቸው ይታወቃልለበርካታ ወራቶች በሱዳን በተካሄደው ተቃውሞ ሀገሪቱን ለ30 አመታት ያስተዳደሯት ኦማር ሀሰን አል በሽር ከስልጣን መነሳቸው የሚታወስ ነው ምንጭሲጂቲኤን 
https://waltainfo.com/am/33333/
131
29,945
ወልዋሎ በርካታ ስራዎች ለመከወን የሚያስችል ድረ ገፅ በመጪው እሁድ ያስመርቃል
ስፖርት
May 31, 2019
Unknown
ክለቡን የተመለከቱ ወቅታዊ መረጃዎች ጨምሮ የደጋፊዎች ወርሀዊ ክፍያ እና ቁሳቁስ በቀላሉ ለመገበያየት እንዲያስቻል ተደርጎ የተሰራ ድረ ገፅ በመጪው እሁድ በፕላኔት ሆቴል በሚደረግ ስነስርአት በይፋ ስራ የሚጀምር ይሆናልበኢትዮጵያ ክለቦች ታሪክ የኦንላይን ግብይት ያጠቃለለው የመጀመሪያው ይሆናል የተባለው ይህ ድረገፅ በአንበሳ ባንክ በሄሎ ካሽ አማካኝነት በቀላሉ የሚከናወን ሲሆን ለክለቡ ደጋፊ ማሀበር አባላት በርካታ አማራጮች ይዞ የቀረበ መሆኑ ከክለቡ ያገኘነው መረጃ ያመላክታልስለ ቴክኖሎጂው እና ተያያዥ ጉዳዮች ከሶከር ኢትዮጵያ ጋር ቆይታ ያደረጉት የኤዲዮ ማኔጅመንት ዋና ዳይሬክተር አቶ አንገሶም ተኽላይ ድረ ገፁ ዘርፈ ብዙ ጥቅም እንዳለው ገልፀዋል በመጀመሪያ ደረጃ ከወልዋሎ ጋር ይሄን ውል ፈፅመን ስራ እንድንሰራ ስለተደረገልን ትብብር እና መልካም ፍቃድ ያለንን አድንቆት መግለፅ እፈልጋለሁ ይህን የዲጂታል ስፖርት ፕላትፎርም ድርጅታችን ሰርቶ ሲያቀርብ ያለምንም ክፍያ መሆኑ ድርጅታችን ከፍተኛ ደስታ ይሰማዋል ያሉት አቶ አንገሶም በፕላት ፎርሙ ዙርያ የሚተሉት አምስት ነጥቦች አንስተዋል1 አሁን ያለዉ የአባላት ምዝገባ በፅህፈት ቤት እየመጡ የሚደረግ ነው አዲሱ አሰራር ግን በሞባይል ቴክኖሎጂ በመታገዝ በያሉበት የግድ ፅህፈት ቤት በአካል ሳይመጡ ዲጅታል የአባልነት ምዝገባ ራሳቸውን መመዝገብ እንዲሁም ደግሞ በሄሎ ካሽ በቀጥታ የአባላት ዲጅታል ምዝገባ ማድረግ የሚችሉበት ነው2 የወርሀዊ መዋጮ ከየትኛውም አካባቢ በቀጥታ በሄሎ ካሽ መክፈል የሚችሉበት ስርአት ነው3 ክለቡ ለገቢ ማስገኛ ብሎ የሚሸጣቸውን ቁሳቁሶች በሀገር ውስጥም ሆነ ከሀገር ውጭ በኦንላይን መሸጥ የሚያስችል ቴክኖሎጂ ነው4 በክለቡ ውስጥ ያሉ ታሪካዊ የፎቶ ክምችትም በዚህኛው ድረገፅ ያገኛሉ5 የክለቡ መልእክቶችም ሆነ ዋና ዋና ዜና በቀላሉ የሚካት ይሆናልበዘመናዊ ቴክኖሎጂ በመታገዝ በሀገር ውስጥም ሆነ በውጭ ያሉ ደጋፊዎችን መመዝገብ እና መዋጮ ለመሰብሰብ የሚስችል ከመሆኑ ባሻገር ደጋፊዎች በሄሎ ካሽ በመጠቀም በቀላሉ የሚጠበቅባቸውን ክፍያ መፈፀም ይችላሉ አንበሳ ባንክም ለክለቡ የተመዘገቡ ደጋፊዎች በሄሎ ካሽ አማካኝነት የክለቡ ማልያ ለገዙ የመጀመርያ 500 ደጋፊዎች የ 40 ቅናሽ እንደሚያደርግ ለማወቅ ተችሏልበኤዲዮ ቴክኖሎጂ የቀረበው ይህ ዘመናዊና የኦንላይን ግብይት ያጠቃለለው ይህ ድረ ገፅ ከደጋፊነት አባል ከማብዛት ባሻገር ከፍተኛ ገቢ ያስገኛል ተብሎ ይጠበቃል
https://soccerethiopia.net/football/48335
269
17,457
በኢትዮጵያ ሶስት ተጨማሪ ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተረጋገጠ
ሀገር አቀፍ ዜና
Mar 20, 2020
4,877
አዲስ አበባ መጋቢት 11 2012 ኤፍ ቢ ሲ በኢትዮጵያ ሶስት ተጨማሪ ሰዎች በኮሮና ቫይረስ እንደተያዙ መረጋገጡን የጤና ሚኒስቴር አስታወቀአንድ የ44 አመት ጃፓናዊ ዜጋ 1 የ85 አመት ኢትዮጵያዊ እና 1 የ39 አመት አውስትራሊያዊ ዜጋ በተደረገላቸው የህክምና ክትትል እና የላቦራቶሪ ምርመራ ኮሮና ቫይረስ ተገኝቶባቸዋልይህን ተከትሎም በሀገሪቱ ቫይረሱ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር ወደ 9 አድጓልበኢትዮጵያ በኮሮና ቫይረስ ተይዘው የህክምና ክትትል እየተደረገላቸው ከነበሩት ውስጥ አራቱ የህመም ምልክቶችን ማሳየት ያቆሙና በደህና ሁኔታ ላይ እንደሚገኙ ሚኒስቴሩ ከትናንት በስቲያ ማሳወቁ ይታወሳልትኩስ መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የቴሌግራም ገፃችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ httpstmefanatelevision
https://www.fanabc.com/%e1%89%a0%e1%8a%a2%e1%89%b5%e1%8b%ae%e1%8c%b5%e1%8b%ab-%e1%88%b6%e1%88%b5%e1%89%b5-%e1%89%b0%e1%8c%a8%e1%88%9b%e1%88%aa-%e1%88%b0%e1%8b%8e%e1%89%bd-%e1%89%a0%e1%8a%ae%e1%88%ae%e1%8a%93-%e1%89%ab/
82
41,084
12 ሚሊዮን የየመን ሕዝብ የነፍስ አድን እርዳታ ይፈልጋል
ዓለም አቀፍ ዜና
February 08, 2017
Unknown
እንደ አውሮፓ አቆጣጠር በመጋቢት ወር 2015 አም የሳውዲ አረቢያ ጣምራ ሀይል ሀገሪቱን በቦምብ መደበደብ ከጀመረ ወዲህ የመንግስታቱ ድርጅት ከፍተኛ የእርዳታ ተማፅኖ ሲያደርግ ይህ የመጀመሪያው ነውድርጅቱ ዛሬ ተማፅኖውን ካሰማበት ጄኔቫ ከተማ ዘጋቢያችን ሊሳሽ ላይን ተከታዩን ልካለች ፅዮን ግርማ ታቀርበዋለች
https://amharic.voanews.com//a/un-yemen-appeal/3714794.html
38
41,509
እዚያው ሄደው ሲናገሩ አቅም አለው - ማሊኖውስኪ
ዓለም አቀፍ ዜና
July 31, 2015
Unknown
የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ባራክ ኦባማ የኬንያና የአፍሪካ ጉብኝት የአፍሪካዊያንና የመሪዎቹ ችግሮችና ስጋቶች ፊትለፊት የተነገሩበት እንደነበረና በመጭዎቹ ሳምንታትና ወራት ለውጦች ይመጣሉ ብለው ተስፋ እንደሚያደርጉ የውጭ ጉዳይ መስሪያ ቤቱ የሰብአዊ ጉዳዮች ረዳት ሚኒስትር ታም ማሊኖውስኪ ገልፀዋልማሊኖውስኪ ከቪኦኤ ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ የፕሬዚዳንቱ የአፍሪካ ጉብኝት እጅግ ጠቃሚ እንደነበር ተናግረዋልየዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ኢትዮጵያ ውስጥ የኢትዮጵያ ህዝብ እያየ የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር አጠገባቸው ተቀምጠው ስራቸውን በመስራታቸው ምክንያት የታሰሩ ጋዜጠኞች መለቀቅ አለባቸው ብለው አፍሪካ ሀብረት መድረክ ላይ ቆመው መናገራቸው እጅግ በጣም ግዙፍ ትርጉም ያለው ይመስለኛል ብለዋል ታም ማሊኖውስኪየፀጥታ ጥያቄና የዴሞክራሲ ጉዳይ በቅርብ የሚያዩ መሆናቸውን የተናገሩት ማሊኖውስኪ ለምሳሌም የኬንያ መንግስት አልሻባብን ሲያድን የሲቪሎችን ደሀንነት መንከባከብ መብቶቻቸውን መጠበቅ እንዳለበት መግባባትና ስምምነት ላይ መደረሱን ገልፀዋልከራሳችን ልምድ እንደምንረዳው በመንግስትና በመደበኛው ሰው በተለይ ደግሞ ከሙስሊም ማሀበረሰቦች ጋር መተማመን ከሌለ ይህንን ፍልሚያ እንደማናሸንፍ ስለምናውቅ ነው ለራሳችን ደሀንነት ስንል መንግስቱ እነዚህን ማሀበረሰቦች እንዲያዳምጥ የተቃውሞ ድምፆችን እንዲሰማ በማሀበረሰቦቹ ለሚነሱ አግባብነት ያላቸው ጥያቄዎች አግባብ የሆኑ ምላሾች እንዲሰጡ እንፈልጋለን ብለዋልለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ
https://amharic.voanews.com//a/tom-malinowski-ussdhr-asst-sec-about-obamas-trip-to-ethiopia-07-30-15/2887964.html
147
35,936
የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ የፖለቲካ ሥምምነት
ሀገር አቀፍ ዜና
September 23, 2020
Unknown
አስር በአማራ እና በኦሮሞ ህዝብ ስም የተደራጅ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ የፖለቲካ አቋማቸውን የሚያሳይ መግለጫ ተፈራረሙ በአቋም መግለጫቸው ሁሉን አቀፍ ቀጣይ ሀገራዊ ውይይት እና ድርድር ለማካሄድ የብሄረሰቦች ጥናት ተቋምም እንዲቋቋም መስማማታቸው ተመልክቷል
https://amharic.voanews.com//a/political-parties-agreement-9-23-2020/5595131.html
31
43,100
የኢህአዴግ ምክር ቤት መደበኛ ስብሰባውን ጀመረ
ፖለቲካ
September 14, 2018
Unknown
የኢህአዴግ ምክር ቤት መደበኛ ስብሰባውን መጀመሩን አስታወቀእንደ ፅህፈት ቤቱ መግለጫ ስብሰባው ባለፈው ሳምንት በኢህአዴግ ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ የተገመገሙና ለምክር ቤቱ እንዲቀርቡ የተወሰኑ አጀንዳዎች ላይ ይወያያል ከመስከረም አጋማሽ በኋላ ለሚካሄደው 11ኛው ድርጅታዊ ጉባኤ በሚቀርበው ሪፖርት ላይም ይወያያልበተጨማሪም በወቅታዊ ድርጅታዊና ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ ይመክራል ተብሎ ይጠበቃል
https://waltainfo.com/am/30323/
44
46,169
ኮሚሽኑ የከተራና የጥምቀት በዓል በመላ ሀገሪቱ በሰላም መከበሩን አስታወቀ
ፖለቲካ
January 20, 2017
Unknown
የኮሚሽኑ ፅህፈት ቤት ሀላፊ ረዳት ኮሚሽነር የማነ ገሰሰ የከተራ እና ጥምቀት በአል በመላ ሀገሪቱ ያለምንም ችግር በሰላማዊ መንገድ በድምቀት ተከብረዋልበአሉ በሰላም እንዲጠናቀቅ ህብረሰተቡ በተለይም ወጣቱ ከፍተኛ ሚና መጫወቱን ገልፀዋልየሀይማኖት አባቶች ምእመናን እና የፀጥታ ሀይሎችም በአሉ በሰላም እንዲከበር ላደረጉት አስተዋፅኦ ምስጋና አቅርበዋልበቀጣይም ህብረተሰቡ ከፀጥታ ሀይሎች ጋር የሚያደርገውን ትብብር አጠናክሮ እንዲቀጥል ኮሚሽኑ ጥሪ አቅርቧልኤፈ ቢ ሲ
https://waltainfo.com/am/28885/
55
49,974
በተለያየ ምክንያት ግንባታዎችን የሚያጓትቱ ኮንትራክተሮችና አማካሪዎችን የከተማ አስተዳደሩ አይታገስም – ኢ/ር ታከለ ኡማ
ቢዝነስ
January 13, 2019
Unknown
በተለያየ ምክንያት ግንባታዎችን የሚያጓትቱ ኮንትራክተሮችና አማካሪዎችን የከተማ አስተዳደሩ ከዚህ በኋላ እንደማይታገስ ምክትል ከንቲባ ኢንጅነር  ታከለ ኡማ አሳሰቡምክትል ከንቲባው የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በሚያከናውናቸው ፕሮጀክቶች ላይ ለሚሳተፉ የህንፃ ተቋራጭ ባለቤቶች እና አማካሪዎች የስራ መመርያ ሰጥተው የኮንስትራክሽን ዘርፉ ለብክነት የተጋለጠ እንደነበር አንስተዋልበግንባታ ላይ ያሉ ነባር ፕሮጀክቶችን በተቀመጠላቸዉ ጊዜ ውስጥ የማይጠናቀቁ ከሆነ ውላቸው እንደሚቋረጥ ያሳወቁት ኢንጅነር ታከለ ኡማ በተያዘላቸው የጊዜ ገደብ የተሰጧቸውን ፕሮጀክቶች ማጠናቀቅ ያልቻሉ እና የህዝብን ሀብት ለከፍተኛ ብክነት እየዳረጉ ያሉ ኮንትራክተሮች እና አማካሪዎች በቀጣይነት የከተማ አስተዳደሩ በሚያሰራው የተለያዩ ፕሮጀክቶች ላይ እንዳይሳተፉ እንደሚደረግ አንስተዋልበተጨማሪም በተለያየ ምክንያት ግንባታዎችን የሚያጓትቱ ኮንትራክተሮች እና አማካሪዎችን የከተማ አስተዳደሩ ከዚህ በኋላ እንደማይታገስ አስታውቀዋልበመጨረሻም ሁሉም በከተማ አስተዳደሩ የሚገነቡት ግንባታዎች በአስቸኳይ ኦዲት ተደርገው ለከተማ አስተዳደሩ ኮንስትራክሽን ቢሮ ሪፖርት እንዲያደርጉ እና ኮንትራክተሮች እና አማካሪዎች ፕሮጀክቶችን ሀላፊነት በተሞላበት መንገድ አጠናቅቀው እንዲያስረክቡ አሳስበዋል ምንጭየከንቲባ ፅህፈት ቤት
https://waltainfo.com/am/23675/
123
39,918
በቡሩንዲ መንግስታና በተቃዋሚዎች መካከል የሚደረገው የሰላም ንግግር እንዲዘገይ ተደርጓል
ዓለም አቀፍ ዜና
January 06, 2016
Unknown
በቡሩንዲ መንግስታና በተቃዋሚዎች መካከል የሚደረገው የሰላም ንግግር እንዲዘገይ ተደርጓል መቼ እንደሚቀጠል አልተገለፀምባለፈው ወር ኡጋንዳ የተጀምረው ንግግር ነገ በአሩሻ ታንዜንያ እንዲቀጥል ታቅዶ ነበር ይሁንና ግጭት የሚደግፉ ወገኖች እንዲገቡበት ተደርጓል በሚል መንግስት በንግግሩ አልሳተፍም ሲል ትላንት ማስታወቁን ከፍተኛ የቡሩንዲ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ባለስልጣን ጆሴፍ ባንጉራምቦና Joseph Bangurambona ገልፀዋልየቡሩንዲ ተቃዋሚዎች ጥምረትም CNARED በንግግሩ እንዲሳተፍ አልተጋበዝኩም ብሏልየኡጋንዳ ፕረዚዳንት ዮዌሪ ሙሴቬኒ በቡሩንዲ ያለው የፖለቲካ ቀውስ እንዲያበቃ ለመሽምገል ጥረት እያደረጉ ናቸው ቀውሱ የተነሳው ፕረዚዳንት ፕየር ንኩሩንዚዛ ለሶስተኛ የስልጣን ጊዜ እንደሚወዳደሩ ባለፈው ሚያዝያ ወር ካስታወቁ በኋላ ነውከዚያን ጊዜ አንስቶ በሀገሪቱ መዲና ቡጁምቡራ በፖሊሶችና በተቃዋሚዎች መካከል በሚካሄደው ግጭት ከ 400 በላይ የሚሆኑ ስዎች ተገድለዋል
https://amharic.voanews.com//a/burundi-peace-talks-postponed/3133413.html
96
6,810
19 ሚ. የመናውያን የ1.1 ቢ. ዶላር አስቸኳይ ድጋፍ ያስፈልጋቸዋል
ዓለም አቀፍ ዜና
Sunday, 30 April 2017 00:00
1007
  በየመን በየ10 ደቂቃው አንድ ህፃን ይሞታል በጦርነት በፈራረሰችዋና የአለማችን የከፋው ርሀብ ሰለባ በሆነቺው የመን የሚኖሩ 19 ሚሊዮን ያህል የአገሪቱ ዜጎች 11 ቢሊዮን ዶላር የሚገመት የአስቸኳይ ጊዜ ድጋፍ እንደሚያስፈልጋቸው የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ሰሞኑን አስታውቋልበዘንድሮው የፈረንጆች አመት 2017 የመናውያንን ከከፋ ጥፋት ለመታደግ የሚያስፈልገው የገንዘብ ድጋፍ 21 ቢሊዮን ዶላር ያህል እንደሆነ ያስታወሰው ተመድ ከዚህ ገንዘብ ውስጥ ከአለማቀፉ ማህበረሰብ ማሰባሰብ የተቻለው 15 በመቶውን ያህል ብቻ መሆኑን ጠቅሶ ዋና ፀሀፊው አንቶኒዮ ጉቴሬስም የመናውያንን ለመታደግ አለማቀፉ ማህበረሰብ ርብርብ እንዲያደርግ መጠየቃቸውን አመልክቷልየዛሬይቱ የመን ሙሉ ትውልድ በአለማችን እጅግ የከፋው ርሀብ እየተጠቃ ነው ያሉት ጉቴሬስ3 ሚሊዮን ዜጎቿ ቤታቸውን ጥለው በተሰደዱባትና በጦርነት በፈራረሰቺው የመን የሚታየው ሰብአዊ ቀውስ እየከፋ መሄዱን ገልፀዋልበየመን በየአስር ደቂቃው እድሜው ከአምስት አመት በታች የሆነ አንድ ህፃን በመከላከል ሊድኑ በሚችሉ ምክንያቶች ሳቢያ ለህልፈተ ህይወት እንደሚዳረግ የጠቆሙት አንቶኒዮ ጉቴሬስ አለማቀፉ ማህበረሰብና የሰብአዊ ድጋፍ ተቋማት በተለይም ለየመናውያን ህፃናት ትኩረት መስጠት እንደሚገባቸው አመልክተዋል
https://www.addisadmassnews.com/index.php?option=com_k2&view=item&id=20053:19-%E1%88%9A-%E1%8B%A8%E1%88%98%E1%8A%93%E1%8B%8D%E1%8B%AB%E1%8A%95-%E1%8B%A811-%E1%89%A2-%E1%8B%B6%E1%88%8B%E1%88%AD-%E1%8A%A0%E1%88%B5%E1%89%B8%E1%8A%B3%E1%8B%AD-%E1%8B%B5%E1%8C%8B%E1%8D%8D-%E1%8B%AB%E1%88%B5%E1%8D%88%E1%88%8D%E1%8C%8B%E1%89%B8%E1%8B%8B%E1%88%8D&Itemid=212
132
23,136
መኢአድና ሰማያዊ ፓርቲ አስቸኳይ የውይይት መድረክ እንዲፈጠር ጥሪ አቀረቡ
ፖለቲካ
21 February 2018
Unknown
የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት መኢአድ እና ሰማያዊ ፓርቲ የአገር ጉዳይ ያገባናል የሚሉ ኢትዮጵያውያንን ሁሉ ያካተተ የውይይት መድረክ እንዲዘጋጅና አገሪቱ ለገጠማት ወቅታዊ ችግርም መፍትሄ ከመድረኩ እንዲመነጭ ጥያቄ አቀረቡፓርቲዎቹ ይህን ጥያቄ ያቀረቡት ማክሰኞ የካቲት 13 ቀን 2010 አም ቴዎድሮስ አደባባይ አካባቢ በሚገኘው የመኢአድ ዋና ፅህፈት ቤት ህዝቡ የሚፈልገው የስርአት ለውጥ እንጂ ተጨማሪ አፈና አይደለም በሚል ርእስ በጋራ በሰጡት መግለጫ ነውየኢትዮጵያ ህዝብ እየጠየቀ ያለው የስርአት ለውጥ እንጂ ጥገናዊ ለውጥ ስላልሆነ አዲስ ጠቅላይ ሚኒስትር መምረጡ ቀርቶ በአገር ውስም ሆነ በውጭ አገር የሚገኙ ኢትዮጵያውያን የፖለቲካ ፓርቲዎችና የሲቪክ ማሀበራትን በአጠቃላይ የአገሬ ጉዳይ ያገባኛል የሚሉ ኢትዮጵያውያንን ሁሉ ያካተተ የውይይት መድረክ እንዲዘጋጅና መፍትሄም ከመድረኩ እንዲመነጭ እንጠብቃለን በማለት ጥሪ አቅርበዋልበቅርቡ የተጣለው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አገሪቱ የገጠማትን ችግር ለመቅረፍ መፍትሄ አይሆንም በማለት አዋጁን የተቃወሙ ሲሆን ይህ ድርጊት ህዝባችንን ወደ ባሰ የእርስ በርስ ግጭት ያመራዋል ብለን እንሰጋለን ስለዚህ በአገራችን ላይ የተጣለው ተገቢ ያልሆነ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ያለምንም ቅድመ ሁኔታ በአስቸኳይ እንዲነሳ አጥብቀን እንጠይቃለን በማለት አሳስቧልበመጨረሻም የሁሉም ቤተ እምነት አባቶች ዝምታ ከማስገረም አልፎ እንደሚያስተዛዝብ የገለፀው የፓርቲዎቹ መግለጫ የሁሉም የቤተ እምነት አባቶች መንግስት በህዝቡ ላይ እየፈፀም ያለውን ግፍና መከራ በማውገዝና የህዝብ አጋርታቸውን በመግለፅ አገሪቱ አሁን ላጋጠማት ውስብስብ የፖለቲካ ቀውስ የመፍትሄ አካል ይሆኑ ዘንድ ለሁሉም የሀይማኖት ተቋማት ጥሪያችንን እናስተላልፋለን በማለት ጥሪውን አቅርቧል  
https://www.ethiopianreporter.com/article/7587
188
48,922
ጠ/ሚር ዐቢይ አሕመድ ከጣልያን ምክትል ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ኢማኑኤላ ሲ ዴል ሪ ጋር ተወያዩ
ፖለቲካ
June 20, 2019
Unknown
ጠሚር አቢይ አህመድ ከጣልያን ምክትል ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ኢማኑኤላ ሲ ዴል ሪ ጋር ዛሬ ጠዋት በፅህፈት ቤታቸው ተወያዩምክትል ውጭ ጉዳይ ሚኒስትሯ አዲስ አበባ የተገኙት የአክሱም ሀውልትን ለመጎብኘትና የእድሳቱን ዝርዝር አሰራርን ለመምከር ከመጣው የልኡካን ቡድን ጋር በመሆን ነውዴል ሪ በውይይታቸው የጣልያን መንግስት በልዩ ልዩ ዘርፎች ለኢትዮጵያ የሚያደርገውን ድጋፍ ቀጣይነት አረጋግጠዋል የውጭ ጉዳይ ሚንስትሯ የምትመራው የልኡካን ቡድኑ በተጨማሪም ኢትዮጵያ የተፈጥሮ አደጋዎችን ለመቋቋም ያላትን ዝግጁነት በቴክኒክና በሰው ሀይል አቅም ግንባታ ዙሪያ ለመርዳት የሚወስን ይሆናል
https://waltainfo.com/am/31197/
71