Unnamed: 0
int64
0
51.5k
headline
stringlengths
2
861
⌀
category
stringclasses
6 values
date
stringlengths
6
35
views
stringlengths
1
7
article
stringlengths
1
34.3k
⌀
link
stringlengths
28
722
word_len
int64
0
6.74k
25,178
የቀድሞ የአገር ውስጥ ደኅንነት ኃላፊ ጥፋተኛ ተባሉ
ፖለቲካ
17 April 2016
Unknown
በከባድ የሙስና ወንጀል ተጠርጥረው ከሶስት አመታት በፊት በነሀሴ ወር 2005 አም የታሰሩት የቀድሞ የአገር ውስጥ ደሀንነት ሀላፊ የነበሩት አቶ ወልደ ስላሴ ወልደ ሚካኤል ከእህታቸውና ከወንድማቸው ጋር ተመስርቶባቸው የነበረውን ክስ በብቃት አለመከላከላቸው ተገልፆ አርብ ሚያዝያ 7 ቀን 2008 አም ጥፋተኛ ተባሉየፌዴራል የስነ ምግባርና ፀረ ሙስና ኮሚሽን አቃቤ ህግ 12 ክሶችን ያቀረበ ሲሆን ተከሳቹም አቶ ወልደ ስላሴ ወልደ ሚካኤል ወንድማቸው አቶ ዘርአይ ወልደ ሚካኤልና እህታቸው ወሮ ትርሀስ ወልደ ሚካኤል እንዲሁም የቅርብ ጓደኛቸውና በንግድ ስራ ይተዳደራሉ የተባሉት አቶ ከበደ ዱሪ መሆናቸው ይታወሳልየኮሚሽኑ አቃቤ ህግ የመሰረተውን ክስ ሲመረምር የከረመው የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 15ኛ ወንጀል ችሎት በሰጠው ውሳኔ እንደገለፀው አቶ ወልደ ስሳሌ ስልጣናቸውን ያላግባብ መጠቀም የገቢ ግብርን በጊዜው አሳውቆ አለመክፈል ምንጩ ያልታወቀ ሀብት ማፍራትና ታክስ ስወራ ዋና ዋናዎቹ ሲሆኑ ወንድማቸውና እህታቸውም ምንጩ ያልታወቀ ሀብት ማፍራት በድምሩ በሰባት ክሶች ጥፋተኛ ብሏቸዋልአቶ ከበደ ዱሪ ግን ተመስርቶባቸው የነበረውን በወንጀል የተገኘ ስድስት ሚሊዮን ብር መሰወር ወንጀልን በአግባቡና በተገቢ ሁኔታ ማስተባበላቸውን በመግለፅ ፍርድ ቤቱ በነፃ አሰናብቷቸዋልአቶ ወልደ ስላሴ ጥፋተኛ የተባሉባቸው ክሶች Terrorism in Ethiopia and the Horn of Africa በሚል ርእስ ካሳተሙት መፅሀፍ ሀትመት ጋር በተያያዘ  ፈፅመዋቸዋል በተባሉ ድርጊቶች ነው ይኼውም መፅሀፉን ለማሳተም የመንግስት ልማት ድርጅቶች ተቆጣጣሪ ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር የነበሩትን አቶ በየነ ገብረ መስቀልን በማነጋገርና መፅሀፉ እሳቸው በሚመሩት ተቋም ስም መዘጋጀቱን በመግለፅ አቶ ገብረ መስቀል በሚመሯቸው ማተሚያ ቤቶች ትብብር እንዲታተም በማድረግ ያላግባብ በልፅገዋል የሚል መሆኑ ይታወሳል ቦሌ ብርሀንና ሰላምና አርቲስቲክ ማተሚያ ድርጅቶች በጋራ 3000 መፅሀፍትን ማሳተማቸውም በክሱ ተካቶ ነበርአቶ ወልደ ስላሴ የተለያዩ ድርጅቶችና ግለሰቦች መፅሀፉን በግዳጅ እንዲገዙ በማድረግ ስልጣናቸውን ያላግባብ መጠቀማቸውን ከመፅሀፉ ሽያጭ ካገኙት ገቢ ለመንግስት መክፈል ይገባቸው የነበረውን የገቢ ግብር ባለመክፈላቸውና ያልከፈሉበትን ምክንያት በመከላከያ ምስክሮቻቸው ማስተባበል ባለመቻላቸው ጥፋተኛ መባላቸውን ፍርድ ቤቱ አስታውቋልአቶ ወልደ ስላሴ ነፃ የሆኑበት ክስ ለ26 ተቋማት መፅሀፉን ከሸጡና ገንዘብ ከወሰዱ በኋላ መፃህፍቱን አስገድደው አስመልሰዋል ከሚለው ክስ ነው ከሌሎች ሁለት ክሶችም ነፃ ሆነዋልአቶ ዘርአይ ከአቶ ወልደ ስላሴ ውክልና ወስደው ቤታቸውን ከመኖሪያ ቤት ውጪ ለሆነ አገልግሎት እንዲውል አድርገው በ14 ወራት 790 ሺህ  ብር ገቢ በማግኘታቸውና ባለማሳወቃቸው ጥፋተኛ መባላቸው ተገልጿልእህታቸው ወሪት ትርሀስ ከመፅሀፉ ሽያጭ ለመንግስት ገቢ መደረግ የሚገባው ሳይደረግ በአካውንታቸው 399 ሺህ ብር ስለተገኘና በሌሎችም ክሶች ጥፋተኛ መሆናቸው ተገልጿል ከሁለቱም ወገኖች የቅጣት አስተያየት ለመቀበል ለሚያዝያ 12 ቀን 2008 አም ቀጠሮ ተሰጥቷል
https://www.ethiopianreporter.com/article/12176
336
8,839
በዘንድሮው ምርጫ 50 ሚሊዮን ህዝብ ይሳተፋል ብሎ ቦርዱ አቅዶ ነበር
ፖለቲካ
2021/1/22 20:40 GMT
Unknown
ነሀሴ 23 ቀን 2012 አም ሊካሄድ ታስቦ የነበረው ጠቅላላ ምርጫ በኮሮና ወረርሽኝ ምክንያት እንደማይካሄድ የኢትዮጵያ ብሄራ ምርጫ ቦርድ ማሳወቁ ይታወሳል ምርጫው መደረግ በነበረት ጊዜ አለመደረጉምርጫ በየአምስት አመቱ እንደሚካሄድና የመንግስት ስልጣንም በአምስት አመት ውስጥ ያበቃል ብሎ በደነገገው ህገመንግስት ጉዳይ ጥያቄም ተነስቷልከ106 የህገ መንግስት አንቀፆች በሶስቱ ላይ ትርጉም እንዲሰጥባቸው መወሰኑን ተከትሎ የባለሙያዎችና የባለድርሻ አካላት አስተያየት ሲደመጥ የብሄራዊ ምርጫ ቦርድ አንዱ ነበር የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ ምክትል ሰብሳቢ አቶ ውብሸት አየለ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚካሄዱ ማንኛውንም አይነት የምርጫ አይነቶችና የህዝበ ውሳኔዎች የማደራጀት ሀላፊነትን ለመወጣት የመራጮች ምዝገባን በ30 ቀናት ውስጥ የእጩዎች ምዝገባን በ14 ቀናት ውስጥ የምረጡኝ ዘመቻን በ90 ቀናት ውስጥለመራጮች የሚሰጥ ትምህርትን በ120 ቀናት ያህል ለማከናወን ታስቦ እንደነበር ለህገ መንግስት ጉዳዮች አጣሪ ጉባኤ አቅርበዋል በ6ኛው ሀገራዊ ምርጫ 50 ሚሊዮን መራጮች እንደሚሳተፉ ቅድመ ግምት እንደነበር የገለፁት ምክትል ሰብሳቢው 50 ሺ ምርጫ ጣቢያና 250 ሺ ምርጫ አስፈፃሚ መልምሎና አሰልጥኖ ለማሰማራት እቅድ የተያዘ ቢሆንም በኮሮና ምክንያት ግን ዝግጅቶቹ ባለማለቃቸው የወረቀት ላይ ስራዎችን በተግባር ማከናወን እንዳልተቻለ አስታውቀዋል ወረርሽኙ ስጋት ተወግዶ እንዲሁም ሁኔታዎች ሲመቻቹ እንደገና ግምገማ በማድረግ አዲስ የምርጫ ስራ እቅድና ሰሌዳ በማውጣት እንቅስቃሴውን እንደሚያስጀምር ለተወካዮች ምክር ቤት ማሳወቁንም አንስተዋልበወረርሽኙ ስጋት የማይስተጓጎሉ ስራዎችን እንደሚሰራም ቦርዱ ማሳወቁን አንስተዋል በአጠቃላይ ለምርጫው የሚያስፈልገው የሰው ሀይል ብዛት 180 ሺ የነበረ ቢሆንም ወደ 240 ሺ ከፍ እንዲል የተደረገ ሲሆን ሲሆን አጠቃላይ ሂደቱ 3 ወራት ሊወስድ እንደሚችልም ተገልጿል የሰው ሀይል ቁጥር እንደሚጨምር በተሰራው እቅድ መሰረት ከ2 ቢሊዮን 512 ሚሊዮን ብር በላይ እንደሚጠይቅ በማብራሪያው ላይ ተጠቅሷል የቦርዱ ሰብሳቢ ብርቱካን ሚዴቅሳ ከፖለቲካ ፓርቲዎች ጋር ውይይት መደረጉንና ግብአቶችን መስጠታቸውን አንስተዋል ምርጫ ማድረግ እንደማይቻል ተገለፀ በኋላ በነበረው ውይይትም ፓርቲዎች ይህንን ጉዳይ ማንም የሚቆጣጠረው እንዳልሆነ እና ከአቅም በላይ እንደሆነ መረዳታቸውን ይፋ አድርገዋል ይሁንና በዚህ ሰበብ መንግስት አላግባብ ስልጣኑን እንዳይጠቀም ማድረግ አለባችሁ የሚል አስተያየት መሰጠቱን አንስተዋል ይሁንና የሀገሪቱ ገዥ ፓርቲ ብልፅግና እና የትግራይ ክልል ገዥ ፖርቲ ህወሀት ውሳኔው ከተላለፈ በኋላ ገና መጀመሪያው ላይ ነው ያለነውይህ ነገር የቫይረሱ ሁኔታ ወደት እንደሚሄድ እንኳን ሳናይ ወደ ምርጫው ለውሳኔ ለምን እንሄዳለን የሚል ነገር አንስተው ነበርብለዋል በአጠቃላይ ምርጫው በተለይ በኮሮና ምክንያት ብዙ የሰው ሀይልና ገንዘብ የሚጠይቅ እንደሆነ ያነሱት ሰብሳቢዋ የጊዜ ጉዳይ ነው እንጅ ጥሩ ምርጫ ማድረጋችን አይቀርምብለዋልህዝቡ ከእኛ የሚጠብቀውን ምርጫ በምንችልበት ጊዜ ለማድረግ ዝግጁ መሆናቸውንም አስታውቀዋል
https://am.al-ain.com/article/when-we-decide-to-postpone-election-tplf-pp-parties-said-the-decision-was-too-early
329
8,319
ኡጋንዳ የአሜሪካን አምባሳደር የምርጫ ውጤት በመቀልበስ ከሰሰች
ፖለቲካ
2021/1/22 20:38 GMT
Unknown
ኡጋንዳ የአሜሪካ አምባሳደር ከድምፅ ከተሰጠበት ጊዜ አንስቶ በፀጥታ ሀይሎች የተከበበውን ዋናውን የተቃዋሚ እጩን ቤታቸው ለመጎብኘት በመሞከር ባለፈው ሳምንት የፕሬዚዳንታዊ ምርጫን ለመገልበጥ ተንቀሳቅሰዋል የሚል ክስ መስርታባቸዋለች ህግ አውጭ የሆነው የፖፕ ኮከብ ቦብ ዋይንን ከፕሬዘዳንታዊ ምርጫው ከተመለሰ በሀላ ብዙም ሳይቆዩ ነበር የመንግስት ወታደሮች ከቤቱን ለቀው እንዳይወጡ ያገዷቸው ከፈረንጆቹ 1986 ጀምሮ በስልጣን ላይ የሚገኙት የ 76 አመቱ ሙሴቬኒ ለአመታት ስለመንግስት ሙስናና ዘመድ አዝማድ ከዘፈነ በኋላ ታዋቂው ዋይን 35በመቶ ድምፅ ሲያገኝ ሙሴቨኒ 59 በመቶ ድምፅ በማግኘት የምርጫውን አሸናፊ ሆነዋል የአሜሪካ አምባሳደር ናታሊ ኢ ብራውን በዋና ከተማዋ ሰሜናዊ ዳርቻ በሚገኝ አንድ ሰፈር ውስጥ በሚገኘው መኖሪያቸው ቦብ ዋይንን መኖሪያቸው እንዳይጎበኙ መታገዳቸውን የአሜሪካ ኢምባሲ ገልጿል  ኢምባሲው አምባሳደሩ ተልእኮው የቦብ ዋይንን ጤንነቱን እና ደህንነቱን ለመፈተሽ እንደነበረ አስታውቋልዋይን በትዊተር ገፁ ማንንም እንዳላስገባና እና እሱ እና ባለቤቱ የ 18 ወር ህፃን ወተት እና ምግብ ማጣታቸውን ፅፎ ነበር የፖሊስ ቃል አቀባይ ፍሬድ ኤናንጋ እንደገለፁት የሞተር ብስክሌት መልእክተኛ በየቀኑ ወደ ወይን ቤት ምግብ ያደርሳል ብለዋል የመንግስት ቃል አቀባይ ኦፊዎኖ ኦፖንዶ እንደተናገሩት ብራውን በውጤቱ ምክንያት ሊነሳ የሚችል አመፅ እንዳይከሰት ለመከላከል የተያዘው ያለው ጦሩ ብራውን ከዋይን ጋር የሚያገናኝ ምንም ጉዳይ የላቸውም ብለዋል  አሜሪካ በግልፅ ለማድረግ እየሞከረች ያለችው ነገር የኡጋንዳን የውስጥ ፖለቲካ ውስጥ ጣልቃ በመግባት ምርጫዎችን እና የህዝቦችን ፍላጎት ለመሸርሸር ነው ከዲፕሎማሲያዊ ደንቦች ውጭ ምንም ማድረግ የለባትም ከብራውንም ሆነ ከኤምባሲው የተሰጠ አፋጣኝ አስተያየት የለም
https://am.al-ain.com/article/uganda-barres-us-ambassador-form-visiting-main-opposition-party-leader
202
33,764
​በሴቶች ፕሪምየር ሊግ የዛሬ ተስተካካይ ጨዋታዎች ሲዳማ ቡና እና ጌዲኦ ዲላ አሸነፉ 
ስፖርት
February 2, 2017
Unknown
እሁድ ወደ አርባምንጭ ያቀናው አዲስ አበባ ከተማ አርባምንጭ ከተማን 10 ማሸነፍ ችሏል የአዲስ አበባ ከተማን የድል ግብ በፍፁም ቅጣት ምት ያስቆጠረችው አምበሏ ቱቱ በላይ ናትዛሬ 0900 ላይ በአዲስ አበባ ስታድየም ሲዳማ ቡናን ያስተናገደው አቃቂ ቃሊቲ ክከተማ 10 ተሸንፏል በአሰልጣኝ ፍሬው የሚመሩት ሲዳማ ቡናዎች በመጀመርያው አጋማሽ ብልጫ ወስደው የተጫወቱ ሲሆን 42ኛው ደቂቃ ላይ ረድኤት አለኸኝ ባስቆጠረችው ጎል እረፍት ወጥተዋልበሁለተኛው አጋማሽ አቃቂ ቃሊቲ ክከተማዎች በኳስ ቁጥጥሩ የተሻለ ሆነው በመቅረብ ግብ ለማስቆጠር ቢጥሩም የተደራጀውን የሲዳማ ቡና የተከላካይ መስመር ሰብረው መግባት ሳይችሉ ጨዋታው በሲዳማ ቡና 10 አሸናፊነት ተጠናቋልለሲዳማ ቡና ውጤት ማማር የአማካይዋ ዘነበች አርጎ እና ግብ አስቆጣሪዋ ረድኤት አለኸኝ  ሚና ተጠቃሽ ነበር1130 ላይ በቀጠለው ሁለተኛ ጨዋታ አዲስ አበባ ከተማ ከ ጌዲኦ ዲላ ተጫውተው በእንግዶቹ 20 አሸናፊነት ተጠናቋልዘንድሮ ፕሪምየር ሊጉን በመቀላቀል አስደናቂ አቋማቸውን በማሳየት ክስተት የሆኑት ጌዲዮ ዲላዎች በመጀመርያው አጋማሽ በኳስ ቁጥጥሩም ሆነ ለጎል የቀረበ ሙከራ በማድረግ ተሽለው ቀርበዋል በ35ኛው ደቂቃ በእለቱ ጥሩ ስትንቀሳቀስ የነበረችው ፋሲካ ንጉሴ ግሩም ጎል አስቆጥራ ጌዲኦ ዲላን ቀዳሚ በማድረግ ወደ መልበሻ ክፍል አምርተዋልበሁለተኛው አጋማሽ ዲላዎች በተመሳሳይ ብልጫ የወሰዱ ሲሆን ባሳዩት አስገራሚ እንቅስቃሴ በስታድየሙ የነበረውን ተመልካች ቀልብ መግዛት ችለው ነበር 88ኛው ደቂቃ ላይ አዲስ አበባዎች የአቻነት ጎል ፍለጋ ከግብ ክልላቸው ነቅለው በወጡበት አጋጣሚ 88ኛው ደቂቃ ላይ ተቀይራ የገባችው የኔነሽ መኩሪያ ሁለተኛ ጎል አስቆጥራ ጨዋታው በጌዲዮ ዲላ 20 አሸናፊነት ተጠናቋልበጨዋታው ላይ ድንቅ እንቅስቃሴ ያሳየችው 10 ቁጥር ለባሿ ቤተል ጥባ ለጌዲዮ ዲላ አሸናፊነት ትልቁን ሚና ተጫውታለችየሴቶች ፕሪምየር ሊግ 1ኛ ዙር ሊጠናቀቅ የምድብ ለ2 ተስተካካይ ጨዋታዎች ይቀራሉተስተካካይ ጨዋታዎችሰኞ ጥር 29 ቀን 20090900 ሲዳማ ቡና ከ አዲስ አበባ ከተማ ይርጋለምቅዳሜ የካቲት 4 ቀን 20090900 ሲዳማ ቡና ከ ሀዋሳ ከተማ ይርጋለም
https://soccerethiopia.net/football/24681
245
25,064
የሊዝ አዋጅ እንዲሻሻል ተወሰነ
ሀገር አቀፍ ዜና
1 June 2016
Unknown
በአገር አቀፍ ደረጃ መነጋገሪያ የነበረው የከተማ ቦታ በሊዝ ስለመያዝ ሀዳር 2004 አም የፀደቀው አዋጅ ቁጥር 721 የተወሰኑ አንቀፆች ለአሰራር አስቸጋሪ ሆነው በመገኘታቸው በድጋሚ እንዲሻሻል ተወሰነበዚህ መሰረት የከተማ ልማትና ቤቶች ሚኒስቴር አዋጁን አጥንቶ የማሻሻያ ሀሳብ የሚያቀርብ ቡድን ያቋቋመ ሲሆን ቡድኑ አዲስ አበባን ጨምሮ ከክልሎች ጋር መነጋገር መጀመሩ ታውቋልበተለይ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ይህ አዋጅ ግዙፍ ኩባንያዎች አገልግሎት መስጫ ተቋማት ለመገንባት የሚያቀርቧቸውን አዲስ የመሬት ጥያቄ ነባር ኩባንያዎችም የሚያቀርቧቸውን የማስፋፊያ ቦታ ጥያቄ ለማስተናገድ የማያስችል መሆኑን ሲገልፅ ቆይቷል ከዚህ በተጨማሪም በመሬት የሊዝ አከፋፈል ላይም እንዲሁ ችግር መኖሩ ሲወሳ ነበርየአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር መሬት ባንክና ማስተላለፍ ፅህፈት ቤት አዋጁ ከወጣ ከሁለት አመት በኋላ የሚቀርቡለትን የመሬት ጥያቄዎች ለማስተናገድ መቸገሩን በመግለፅ አስተዳደሩ ማብራሪያ እንዲሰጠው ጠይቆ ነበርበወቅቱ እንደተብራራው የአገር ውስጥና የውጭ አገር አልሚዎች በተለያዩ ጊዜያት ለማሀበራዊ አገልግሎት በተለይም ለሆቴል ለሆስፒታል ለገበያ ማእከልና ለሪል ስቴት ግንባታ መሬት እንዲሰጣቸው ጠይቀዋልእነዚህ ጥያቄዎች ለአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ፅህፈት ቤትና ለመሬት ልማትና ማኔጅመንት ቢሮ የሚቀርቡ ሲሆን የከንቲባ ፅህፈት ቤትም መሬት ልማትና ማኔጅመንት ቢሮም ለመሬት ባንክና ማስተላለፍ ፅህፈት ቤት ሀሳብ እንዲያቀርብ በተደጋጋሚ ይመራሉልዩ አገራዊ ፋይዳ ያላቸው ፕሮጀክቶች ማለት በሊዝ አዋጅ አንቀፅ 2 ንኡስ አንቀፅ 21 እና በአገራዊ ፋይዳ መመርያ ቁጥር 152005 መሰረት ለኢትዮጵያ እድገትና ትራንስፎርሜሽን ከፍተኛ ለውጥ የሚያመጡ ፕሮጀክቶች ወይም የትብብር መስኮች ለማስፋት በሚደረጉ እንቅስቃሴዎች አገሪቱ ከሌሎች አገሮች ጋር ለሚኖራት የተሻለ ግንኙነት መሰረት እንዲጥሉ የታቀዱ ፕሮጀክቶች ናቸው በመሆኑም ጥያቄው ከሊዝ አዋጅ ጋር የሚጋጭ ስለሆነ ለአልሚዎች ምላሽ ለመስጠት ችግር እንደፈጠረ ፅህፈት ቤቱ ገልጿልከዚህ በተጨማሪ ፅህፈት ቤቱ እንዳብራራው በሊዝ አዋጅ ቁጥር 7212004 አንቀፅ 11 ንኡስ አንቀፅ 7 እና ይህንን አዋጅ ለማስፈፀም በወጣው የከተማ መሬት የሊዝ አፈፃፀም መመርያ ቁጥር 112004 አንቀፅ 32 ንኡስ አንቀፅ 2 እንደተደነገገው ከላይ የተዘረዘሩት የአገልግሎት ዘርፎች የሚስተናገዱት በልዩ ጨረታ ነው እንዲሁም በሊዝ አፈፃፀም መመርያው አንቀፅ 34 ንኡስ አንቀፅ 8 ደግሞ በከተማ አስተዳደሩ ከንቲባ እየታየ ለካቢኔ ለሚመሩ ልዩ አገራዊ ፋይዳ ላላቸው ፕሮጀክቶች የሚውሉ ቦታዎችን በተመለከተ ዝርዝር መስፈርቱና የቦታ አመዳደብ ሂደቱ ራሱን በቻለ መመርያ የሚወስን መሆኑ በተደነገገው መነሻነት ልዩ አገራዊ ፋይዳ ያላቸው ለሚባሉ ፕሮጀክቶች መመርያ ቁጥር 152005 ቢወጣም መመርያው ከሊዝ አዋጅ ጋር ይጣረሳል በሚል ወቀሳ ሲቀርብበት ነበርበዚህ ምክንያት ለአገልግሎት ዘርፍ መሬት እንዲሰጣቸው ለሚያቀርቧቸው ጥያቄዎች በተቀመጠው ትርጓሜና በሊዝ አዋጅ በተደነገገው መሰረት ለማስተናገድ መቸገሩንም ፅህፈት ቤቱ ገልጿልከዚህ በተጨማሪ ነባር አገልግሎት መስጫ ተቋማት የሚያቀርቡት የማስፋፊያ መሬት ጥያቄም መስተናገድ አልቻለም ተብሏል በዚህ ምክንያት በርካታ ግዙፍ ኩባንያዎች የሚያቀርቡት የመሬት ጥያቄ ተቀባይነት ያጣ ሲሆን በርካታ ኢንቨስተሮች አቤቱታቸውን ለከንቲባው ድሪባ ኩማና ለጠቅላይ ሚኒስትር ሀይለ ማርያም ደሳለኝ በማቅረብ ላይ ናቸውየከተማ ልማትና ቤቶች ሚኒስቴር አላሰራ ያሉ አንቀፆችን በመሰብሰብ ከመሬት ስሪት ባለሙያዎች ጋር እየመከረ ሲሆን በውይይቱ በጉዳዮቹ ላይ መግባባት ላይ ከተደረሰ በቅርቡ አዋጅ ቁጥር 721 በድጋሚ እንደሚሻሻል የተገኘው መረጃ ያመለክታልበዚህ ጉዳይ ላይ የከተማ ልማትና ቤቶች ሚኒስትሩ አቶ መኩሪያ ሀይሌ አስተያየት እንዲሰጡ የተደረገው ጥረት አልተሳካም 
https://www.ethiopianreporter.com/article/13341
410
34,757
የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ 10ኛ ሳምንት ፕሮግራም
ስፖርት
March 10, 2016
Unknown
ምድብ ሀእሁድ መጋቢት 4 ቀን 20080700 ኢትዮጵያ ውሀ ስፖርት ከ አማራ ውሀ ስራ አበበ ቢቂላ0900 መቐለ ከተማ ከ ባህርዳር ከተማ መቐለ0900 ሰሜንሸዋ ደብረብርሀን ከ አክሱም ከተማ ደብረብርሀን0900 ወሎ ኮምቦልቻ ከ ወልድያ ኮምቦልቻ0900 ሙገር ሲሚንቶ ከ ወልዋሎ መድን ሜዳ0900 ሱሉልታ ከተማ ከ ኢትዮጵያ መድን ሱሉልታ0900 አአ ፖሊስ ከ ሰበታ ከተማ አበበ ቢቂላ0900 ፋሲል ከተማ ከ ቡራዩ ከተማ ጎንደር ምድብ ለቅዳሜ መጋቢት 3 ቀን 20080700 ፌዴራል ፖሊስ ከ ጅማ አባ ቡና አበበ ቢቂላ0900 አዲስ አበባ ከተማ ከ ወራቤ ከተማ አበበ ቢቂላእሁድ መጋቢት 4 ቀን 20080900 ሻሸመኔ ከተማ ከ ጅማ ከተማ ሻሸመኔ0900 ደቡብ ፖሊስ ከ ድሬዳዋ ፖሊስ ሀዋሳ0900  ነቀምት ከተማ ከ አርሲ ነገሌ ነቀምት0900 ጂንካ ከተማ ከ አአ ዩኒቨርሲቲ ጂንካ0900 ባቱ ከተማ ከ ነገሌ ቦረና ባቱ0900 ናሽናል ሴሜንት ከ ሀላባ ከተማ ድሬዳዋ
https://soccerethiopia.net/football/7005
135
44,385
በ2018 መሬት ያልተመለመደ የመሬት መንቀጥቀጥ እንደምታስተናግድ ተመራማሪዎች አስጠነቀቁ
ሀገር አቀፍ ዜና
January 6, 2018
Unknown
ተመራማሪዎች በአዲሱ የፈረንጆቹ የ2018 አመት መሬት ያልተለመደ የመሬት መንቀጥቀጥ  ልታስተናግድ እንደሚችል አስጠንቅቀዋል  ሳይንቲስቶቹ እንዳስቀመጡት ባለፈው አምስት አመታት ውስጥ በታየው የመሬት በራሷ ዛቢያ የምታደርገው ዙሪት ፍጥነት መቀነስ ነው የአሜሪካዎቹ ኮላራዶ እና ሞንታና ዩኒቨርሲቲ ይፋ ባደረጉት መረጃ መሰረት ባሳለፍናቸው አምስት አመታት ውስጥ መሬት በራሷ ዛቢያ ላይ በመሆን በፀሀይ ዙሪያ የምታደርገው ዙረት ከወትሮው ትክክለኛ ፍጥነት እየቀነሰ መጥቷልይህ ክስተት ደግሞ ምድርን ለከፍተኛ ችግር ሊዳርጋት እንደሚችል ነው ተመራማሪዎች የተናገሩትየመሬት ውስጣዊ እንቅስቃሴዋ የነገን ማንነቷን ለመተንበይ የሚያስችል መሆኑን የሚናገሩት ተመራማሪዎች ከአምስት አመታት በፊት የታየው የመሬት ያልተለመደው እንቅስቃሴዋ መቀየር ከፍተኛ እና ያልተለመደ የመሬት መንቀጥቀጥን ሊያስከትል እንደሚችል ነው የገለፁትበዚህም ምክንያት ከገባ ገና ቀናቶች በተቆጠሩበት የፈረንጆቹ አዲሱ አመት በርከት ያሉ የመሬት መንቀጥቀጥ ሊከሰት እንደሚችል ጥናቱ ያሳያልተመራማሪዎቹ በአምስተኛው አመት ላይ ሆነው ሲናገሩ አሁን ምድር ያላትን ተፈጥሮአዊ ይዘት በማጣቷ ምክንያት የአለማችን ትልቁ የስነ ምህዳር መረጃ መሰብሰቢያ ማሽን በተፈጠረው የመሬት ዙረት ፍጥነት መቀነስ ችግር ምክንያት ሙሉ ለሙሉ ስራውን ማቆሙ እየተነገረ ነውሀድሮን ኮሊደር የሚል ስያሜ ያለው ይህ የመረጃ መሰብሰቢያ መሳሪያ በመሬት እንቅስቃሴ መዘገየት ምክንያት ስራውን ያቆመው ከአመት በፊት መሆኑ እየተገለፀ ነው በዚህም ምክንያት ስነምህዳር መረጃዎችን ለማግኘት ከፍተኛ የጨረራ አመንጪ መሳሪያዎችን ለመጠቀም ተገዷልሳይንቲስቶቹ ባረጋገጡት መሰረት በዚህ ችግር ምክንያት በርካታ ፕላኔቶች የመፈጠር እድል ይኖራቸዋልይህ ሊፈጠር ለሚችለው የመሬት መንቀጥቀጥ ችግርን ለመቋቋም ሀገራት በጋራ መስራት እንዳለባቸውም ነው ሳይንቲስቶቹ ያሳሰቡት ምንጭ ዩሮ ኒዉስ 
https://waltainfo.com/am/34067/
194
33,524
የአሰልጣኞች አስተያየት | ኢትዮጵያ ቡና 3-0 ወላይታ ድቻ 
ስፖርት
April 4, 2017
Unknown
አሰልጣኝ ገዛኸኝ ከተማ ኢትዮጵያ ቡናስለ ጨዋታውጨዋታው ጥሩ እንቅስቃሴ የታየበት ነበርወላይታ ድቻ ጠንካራ ቡድን ነውበተለይ በመጀመሪያው አጋማሽ ወላይታ ድቻዎች ጥብቅ መከላከልን መርጠው ነበር እኛም ይህንን ስለተረዳን በሁለተኛው አጋማሽ የጨዋታ ታክቲክ ለውጥ አድርገን ከጥሩ ጨዋታ ጋር የምንፈልገውን ሶስት ነጥብ ማግኘት ችለናልአሰልጣኝ መሳይ ተፈሪ ወላይታ ድቻ ስለ ጨዋታውበመጀመሪያው አጋማሽ በጥሩ መልኩ ተደራጅተን መከላከል ችለናል ነገርግን በምናጠቃበት ወቅት በልጆቼ ላይ የራስ መተማመን ችግር ይታይ ነበርበሁለተኛው አጋማሽ እነሱ በጣም ከኛ የተሻሉ ነበሩ እኛ ደግም በአንፃሩ በመከላከሉ ረገድ ጥሩ አልነበርንም ከዚህም የተነሳ በቀላሉ ግቦችን አስተናግደን ልንሸነፍ ችለናልሰለ የዘንድሮው አመት የወላይታ ድቻ ከወትሮው ተዳክሞ መቅረብ ምክንያትከዚህ ቀደም በነበሩት አመታት እንዳሁኑ በቀላል ግቦች አይቆጠሩብንም ነበር እኛም ግቦችን እናስቆጥር ነበር እነዚህ ጠንካራ ነገሮች ዘንድሮ አብረውን የሉም በራስ መተማመናችን ወርዷል እንዲሁም በዋነኝነት በመከላከል አደረጃጀት በኩል ክፍተቶች አሉብንበቀጣይ እነዚህ ችግሮች አርመን ካለንበት አደገኛ ቀጠና ለመውጣት ጠንክረን አንሰራለንስለ ወራጅነት ስጋት መደቀንበሊጉ በቀጣይ የምናደርጋቸው ዘጠኝ ጨዋታዎች ለእኛም ሆነ ለሌሎች እኛን መሰል ቡድኖች እጣፈንታችንን የሚወስኑ ይሆናል
https://soccerethiopia.net/football/27127
145
17,742
የሀረሪ ክልልና የድሬዳዋ አስተዳደር የብልፅግና ፓርቲ አመራሮች ስልጠና እየተካሄደ ነው
ሀገር አቀፍ ዜና
Feb 26, 2020
105
አዲስ አበባ የካቲት 18 2012 ኤፍ ቢ ሲ የሀረሪ ክልልና የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር የብልፅግና ፓርቲ አመራሮች ስልጠና በሀረር ከተማ ተጀምሯልበስልጠናው ላይ ከ580 በላይ የፓርቲው ከፍተኛ እና መካከለኛ አመራሮች ይሳተፉበታልበተለያዩ ክልሎች የሚገኙ የብልፅግና ፓርቲ አመራሮች ስልጠና እየወሰዱ ይገኛሉስልጠናው በዋናነት የመደመር እሳቤ እና የብልፅግና ፓርቲ መሰረታዊ አስተሳሰቦች ምንነትና ይዘት ላይ ትኩረቱን ያደርጋል ተብሏልከዚህ ባለፈም ሀገራዊ ለውጥና ከለውጡ ጋር ተያይዞ በተወሰዱ እርምጃዎች ላይ አመራሩ የተግባር አንድነት እንዲኖረው ለማድረግ ያግዛልም ነው የተባለውእንዲሁም የፓርቲው ፕሮግራሞችና አካሄድ ላይ የጋራ ግንዛቤ እንዲያዝ በማድረግ አመራሩ በየደረጃው ከህዝቡ የሚነሱ ጥያቄዎችን ለመፍታት የሚያስችል አቅም እንዲገነባና ለቀጣይ ሀገራዊ ተልእኮ እንዲዘጋጅ ለማድረግ በማሰብ የተዘጋጀ መሆኑም ተጠቅሷልበተሾመ ሀይሉትኩስ መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የቴሌግራም ገፃችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ httpstmefanatelevision
https://www.fanabc.com/%e1%8b%a8%e1%88%80%e1%88%a8%e1%88%aa-%e1%8a%ad%e1%88%8d%e1%88%8d%e1%8a%93-%e1%8b%a8%e1%8b%b5%e1%88%ac%e1%8b%b3%e1%8b%8b-%e1%8a%a0%e1%88%b5%e1%89%b0%e1%8b%b3%e1%8b%b0%e1%88%ad-%e1%8b%a8%e1%89%a5/
105
49,833
ኡጋንዳ በህገ ወጥ መንገድ ከደቡብ ሱዳን ወደ ድንበሯ ሊሻገር የነበረውን 750 የዝሆን ጥርስ በቁጥጥር ስር አዋለች
ቢዝነስ
February 1, 2019
Unknown
የኡጋንዳ መንግስት በህገወጥ አደን ወደ ድንበሯ ሊዘዋወር የነበረውን 750 የዝሆን ጥርስ በቁጥጥር ስር ማዋሉን አስታውቋልየዝሆን ጥርሱ መነሻው ድንበር ከሚጋሩት ከደቡብ ሱዳን መሆኑ የታወቀ ሲሆን የተጠቀሰው ቁጥር ኡጋንዳን በምስራቅ አፍሪካ የዱር እንስሳት ኮንትሮባንድ እንቅስቃሴ ላይ ከፍተኛ ቁጥጥር የምታደርግ ሀገር አሰኝቷታልየኡጋንዳ ታክስ ባለስልጣናት የዝሆን ጥርሶቹ በቁጥጥር ስር የዋሉት በዋና መዲዋ ካምፓላ መሆኑን አስታውቀው በድርጊቱ ሁለት የቬትናም ዜግነት ያላቸው ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ውለው ፖሊስ ምርመራ እያደረገ መሆኑን ገልፀዋልኮንትሮባንዱ ስድስት ሜትር ርዝመት ባለው ኮንቴነር ውስጥ እንጨት በጫነ ተሸከርካሪ ላይ በተደረገ ድንገተኛ ፍታሻ በኡጋንዳ ገቢዎች ድንበር ተቆጣጣሪ ሊደረስበት ችሏልፍተሻውን ተከትሎ በቀጥታ ተሽከርካሪው ወደ ካምፓላ እንዲያቀና ተደርጎ ፍተሸ ተከናውኖበታልየገቢዎች መስሪያ ቤት በሰጠው መረጃ መሰረትም በከንቴይነር ውስጥ የተያዘው የዝሆን ጥርስ ምናልባትም እስከ 325 ዝሆኖች ሳይገደሉ እንዳልቀረ ግምቱን አስታውቋልአዘዋዋሪዎቹም በደቡብ ሱዳን ያለውን አለመረጋጋት በመጠቀም በመጥፋት ላይ ያሉት የዝሆን ዝርያዎች ጥርስ ወደ ተለያዩ ሀገራት ለማዘዋዋር እየጠንቀሳቀሱ መሆናቸውም ተመልክቷልበዚህ መሰረትም በህግ ወጥ ተግባሩ የተሰማሩት ሁለት ቬትናማውያን ለዝውውር እግድ በተላለፋባቸው ዘርፍ ላይ በመሰማራታቸው በህግ ፊት እንደሚጠየቁ የኡጋንዳ ገቢዎች ባለስልጣን አስታውቋል    የዝሆን ጥርሶቹን ለማዘዋዋር የድንበር ኬላዎችን በጉቦ ክፍያ እንደተሻገሩ የተጠረጠሩት ግለሰቦቹ በምደረገው ምርመራ መዳረሻቸውና ሌሎች ተሳታፊ አካላት እንደሚለዩ ለማወቅ ተችሏልበተጨማሪም የአጥቢ እንስሳትን ስጋ ለምግነትና ለመድሀኒትነት ወደ እስያና ቻይና ከአፍሪካ አህጉር እንደሚዘዋዋሩ መረጃው አመልክቷልህገ ወጥ የዝሆን ጥርስ ንግድ ከእፅና መሳሪያ ዝውውር ቀጥሎ በሶስተኛነት የሚጠቀስ አለማቀፍ እግድ የተላለፈበት ዘርፍ ነውኡጋንዳ ደግሞ በዋናነት የምስራቅ አፍሪካን የዱር እንስሳት ሀብት በህገ ወጥ መንገድ ለማዘዋወር እንደ መተላለፊያ የምታገለግል ሲሆን በተደጋጋሚም ህገ ወጥ ደርጊቱን ለመቆጣጠር ጥረት ታደርጋልችለአፍሪካ ዝሆኖች መመናመን መካከለኛው ምስራቅና የእስያ አህጉር ለመዳኒትነትና ለመዋብያ ገበያ ማቅረባቸው ለህገ ወጥ አደን ሰለባ አድረጓቸዋልበዚህም እንደ አለማቀፉ የተፈጥሮ ጥበቃ ህብረት መረጃ ባለፉት ጥቂት አመታት የዝሆኖች ቁጥር ከነበረበት 110 ሺ ገደማ ወደ 415 ሺ አሽቆልቁሏል ምንጭአልጀዚራ
https://waltainfo.com/am/32885/
253
35,932
በአዲስ አበባ ለሁለተኛ ጊዜ የተከበረው የኢሬቻ በዓል በሰላም ተጠናቀቀ
ሀገር አቀፍ ዜና
October 03, 2020
Unknown
በአዲስ አበባ ከተማ ባለፈው አመት መስቀል አደባባይ አካባቢ በተሰራውና ሆራ ፊንፊኔ በተሰኘውየኢሬቼ በአል ማክበሪያ ቦታ ላይ ዛሬ ለሁለተኛ ጊዜተከብሯል በበአሉ ላይ አባገዳዎች ሀደ ሲንቄዎችየሀይማኖት አባቶች እና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች መታደማቸውም ታውቋል የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ስርጭትን ለመግታት የጥሪ ካርድ በያዙ ውስን ተሳታፊዎች ብቻ በአሉ መከበሩም ታውቋል በሌላ በኩል በአሉ በሰላም መጠናቀቁንም የአዲስ አበባ ምክትል ከንቲባ አዳነች አቤቤ እና የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አስታውቀዋልዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ
https://amharic.voanews.com//a/5607637.html
66
27,188
ዋሊያዎቹ ልምምዳቸውን አጠናክረው ቀጥለዋል
ስፖርት
October 20, 2020
Unknown
በአሰልጣኝ ውበቱ አባተ የሚመራው የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን የ15ኛ ቀን የልምምድ መርሀግብሩን ዛሬ አከናውኗልካሜሩን ለምታስተናግደው የ2021 የአፍሪካ ዋንጫ ለማለፍ ከኮትዲቯር ኒጀር እና ማዳጋስካር ጋር ተደልድሎ የማጣሪያ ጨዋታዎቸን እያደረገ የሚገኘው የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን የምድቡ 3ኛ እና 4ኛ ጨዋታዎችን ለመከወን ዝግጅቱን አጠናክሮ ቀጥሏል ለ41 ተጫዋቾች ጥሪ በማድረግ መስከረም 25 ዝግጅቱን በካፍ የልህእቀት ማሀከል የጀመረው ቡድኑ በቀን ሁለት ጊዜ ልምምዱን እየከወነ ይገኛል በዛሬው እለት በነበረው የጠዋት የልምምድ መርሀግብር ላይም ስብስቡ ለ1 ሰአት ከ40 ደቂቃዎች የቆየ ልምምዱን በተገቢው ሁኔታ አከናውኗልበቅድሚያ ጥሪ ከቀረበላቸው 41 ተጫዋቾች መካከል ሽመልስ በቀለ እና መስፍን ታፈሰ ከሀገር ውጪ በመሆናቸው ስብስቡን ያልተቀላቀሉ ሲሆን ዳዊት እስቲፋኖስ ባዬ ገዛኸኝ እና አህመድ ረሺድ ደግሞ በጉዳት ምክንያት ከስብስቡ ውጪ መሆናቸው ተነግሯል በኮቪድ19 ቫይረስ እንደተያዙ የተነገረው እና ከቫይረሱ ነፃ እስኪሆኑ ድረስ ራሳቸውን አግልለው የነበሩት አምስቱ የቡድኑ ተጫዋቾች ከትላንት ጀምሮ ከልኡካኑ ጋር መደበኛ ልምምዳቸውን በጋራ መስራት ጀምረዋልበዛሬው የልምምድ መርሀግብር ላይም 6 ግብ ጠባቂዎቸን ጨምሮ አጠቃላይ 36 የቡድኑ አባላት ልምምዳቸውን በጥሩ ሁኔታ ሲከውኑ አስተውለናል በልምምዱም ተጫዋቾቹ ሰውነታቸውን ካፍታቱ በኋላ ከኳስ ጋር ቀላል የቅብብል ስራዎችን ሰርተዋል በመቀጠልም መዝናኛ የተቀላቀለበት የህብረት ጨዋታ አባላቶቹ ሲሰሩ ተመልክተናል ከዛም ቡድኑ ለሁለት ተከፍሎ የግማሽ ሜዳ ጨዋታ ከከወነ በኋላ የዛሬውን የጠዋት የልምምድ መርሀግብር አገባዷልአሰልጣኝ ውበቱ አባተ ከረዳቶቻቸው አስራት አባተ አንዋር ያሲን እና ደሳለኝ ገብረጊዮርጊስ እንዲሁም ከስነምግብ ባለሙያው ከሚያገኙት እርዳታ በተጨማሪ ከስፖርት ሳይንስ መምህሮቹ ዶክተር ዘሩ በቀለ እና ሳሙኤል ስለሺ ድጋፎችን ሲያገኙ አስተውለናል ከሁለቱ ባለሙያዎች በተጨማሪም ኢትዮ ፉትቦል ሶሉሽን የብሄራዊ ቡድኑን ልምምድ በመተንተን ድጋፎችን ሲያደርግ አይተናልቡድኑ ነገም በተመሳሳይ ልምምዱን ከከወነ በኋላ ሀሙስ ከዛምቢያ አቻው ጋር የመጀመሪያ የአቋም መለኪያ ጨዋታውን በአዲስ አበባ ስታዲየም ይከውናል ከዛም አርብ እና ቅዳሜ ልምምዱን ቀጥሎ እሁድ በድጋሜ ከዛምቢያ ጋር ሁለተኛ የአቋም መለኪያ ጨዋታውን ያደርጋል ከአቋም መለኪያ ጨዋታዎቹ በኋላም የመጨረሻዎቹ 23 ተጫዋቾች እንደሚታወቁ ሰምተናል ከቡድኑ ጋር በተያያዘም ነገ ይፋዊ ጋዜጣዊ መግለጫ እንደሚሰጥ ለማወቅ ችለናል
https://soccerethiopia.net/football/61002
270
30,108
እድሉ ደረጄ እሁድ ወደ ስፔን ያቀናል
ስፖርት
May 3, 2019
Unknown
በስፔኗ ባርሴሎና የአሰልጣኞች ትምህርት ከሚሰጠው mbp ከተሰኘ የትምህርት ተቋም ጋር ባደረገው ግኑኝነት ነው ለአንድ ወር የሚቆየውን የትምህርት ለመከታተል እሁድ ወደ ስፔኗ ባርሴሎና ያቀናልለጉዞ እና ለቪዛ የሚሆነውን ቅድመ ክፍያ 500 ዩሮ ከራሱ ወጪ በማድረግ ቢከፍልም ለትምህርት ለትራንስፖርት እና ለሌሎች ጉዳዮች ልዩ ልዩ ወጪዎች ከ3000 ዩሮ በላይ ለመክፈል የአቅም ውስንነት እንደነበረበት መዘገባችን ይታወቃል የሚያስፈልገውን የገንዘብ መጠንም የተለያዩ አካላት ድጋፍ ያደረጉለት በመሆኑ እሁድ 0500 ላይ ወደ ስፔን ያቀናልእድሉ ደረጄ ድጋፍ ያደረጉለትን አካላት በሙሉ አመስግኖ በተለይ የትምህርት ቤት ክፍያውን ሙሉ ወጪ የኢትዮጵያ ቡና እና ደጋፊ ማሀበሩ በመሸፈናቸው ከፍተኛ ምሰጋና እንደሚያቀርብ ገልጿል በባርሴሎና በሚኖረው ቆይታም መሰረታዊ የሚባሉ የእግርኳስ ስልጠናዎች በንድፈ ሀሳብ እና በተግባር ትምህርቱን እንደሚከታተል ተናግሯል
https://soccerethiopia.net/football/47255
101
15,326
ኮቪድ-19ን ለመከላከል የተሰሩ ሥራዎችን የሚያሳይ አውደርዕይ ተከፈተ
ሀገር አቀፍ ዜና
Sep 20, 2020
296
አዲስ አበባ መስከረም 10 2013ኤፍቢሲ ኮቪድ 19ን ለመከላከል በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የተሰሩ ስራዎችን የሚያሳይ አውደርእይ በጅማ ዩኒቨርስቲ ዋናው ግቢ ተከፍቷልአውደርእዩን የከፈቱት የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስትር ዶክተር ሳሙኤል ኡርቃቶ እና በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የቴክኖሎጂና የሰው ሀብት ልማት ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ ወይዘሮ እምዬ ቢተው መሆናቸው ተገልጿልአውደርእይው የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በ2012 አም ኮቪድ19ን ለመከላከል እንዲውሉ ያከናወኗቸው አበይት ተግባራትና ውጤቶችን ለመገምገምና ልምድ ለመለዋወጥ ያለመ ነው ተብሏልበዚህ አውደርእይ ላይ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በምርምር በማህበረሰብ አቀፍ አገልግሎትና በቴክኖሎጂ ሽግግር ያከናወኗቸውን አበይት ተግባራት ይዘው መቅረባቸው ተገልጿልበአውደርእዩ 40 የሚጠጉ ዩኒቨርስቲዎች ተሳታፊዎች ሲሆኑ ለአንድ ሳምንት ክፍት ሆኖ እንደሚቆይ ከሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያመላክታል የዜና ሰአት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዜናዎችን በፍጥነት በአጭር የፅሁፍ መልእክት መልክ በስልክዎ ላይ እንዲደርስዎ ወደ 8111 OK ብለው ይላኩ
https://www.fanabc.com/%e1%8a%ae%e1%89%aa%e1%8b%b5-19%e1%8a%95-%e1%88%88%e1%88%98%e1%8a%a8%e1%88%8b%e1%8a%a8%e1%88%8d-%e1%8b%a8%e1%89%b0%e1%88%b0%e1%88%a9-%e1%88%a5%e1%88%ab%e1%8b%8e%e1%89%bd%e1%8a%95-%e1%8b%a8%e1%88%9a/
121
1,500
«የማታ ስጦታ»
መዝናኛ
September 9, 2019
46
እድሜ ሲመሽ አካላዊ ብርታትን ስለማሳጣቱ አስረጂ አያሻም እንደወትሮው ሰውነትን ማቀላጠፍ ያለ ድካም ስራን ማከናወን እንዲሁም እንደ ወጣትነት የፈለጉትን ለማድረግ መነሳትም የማይጠበቅ ነው የጡንቻዎች መሟሸሽ የመገጣጠሚያዎች አለመታዘዝ ብርድ ብርድ ማለት እንዲሁም በትንሽ በትልቁ በህመም መቀሰፍም በእርጅና ጊዜ የሚመጣ ለውጥ ነው በሴቶች ላይ ደግሞ እድሜን ተከትሎ ተፈጥሮአዊው ፀጋ ልጅ ወልዶ መሳምም የማይታሰብ ይሆናል ጉድ ሳይሰማ መስከረም አይጠባም አይደል የሚባለው የሚያስደንቅ እና ግርምትን የሚያጭር ነገር ሲገጥም በትንሿ ወር ጷጉሜ አጀብ የሚያሰኝ ነገር ኦዲቲ ሴንትራል አስነብቧልና ነው እንዲህ ማለታችን አንዳንዴም ተፈጥሮ ከፀጋዋ እንዲሁም ከህግጋቷ እንደምታፈነግጥ ማሳያ እንዲሆንም ማሳያ ነው የ74 አመቷ ባልቴት የመጀመሪያ ልጃቸውን ከሰሞኑ በመገላገል በአለም ትልቋ እናት ተሰኝተዋል የሚለው ዜና ጉድ ሳይሰማ አትሉም ነገሩ እንዲህ ነው በህንድ አንታር ፕራዴሽ ከተባለ ስፍራ ነዋሪ የሆኑት ማንጋያማ የተሰኙ ሴት ኔላፓርታሂፑዲ ከተባለ አካባቢ ከተገኙት ወጣት አርሶ አደር ጋር እአአ በ1962 በትዳር ይጣመራሉ የአንድ ጎልማሳ እድሜ ባስቆጠረው የትዳር ዘመናቸውም እንደ ወጉ ወልደው መታቀፍ ቢፈልጉም አልተሳካላቸውም በልጅ አምሮትም ለአመታት ያልሄዱበት ሀኪም ቤት ያልረገጡት የሀይማኖት ስፍራም አልነበረም ትዳራቸው በልጅ ላለመባረኩም የአካባቢው ሰው አንዳች ሀጢያት አሊያም መርገምት ቢኖርባቸው ነው ሲል መጠቋቆሚያ አድርጓቸው ቆይቷል ሌሎች እንዲያ ይበሉ እንጂ ባላቸው ግን ማንጋያማን በማፅናናት እና በማጠንከር አመታትን አብረው ዘልቀዋል ተስፋ ለመቁረጥ ሩቅ የሆኑት ጥንዶቹ ከ25አመታት በፊት በህክምና እርዳታ ልጅ ለማግኘት ጥረት ቢያደርጉም አልተሳካላቸውም ነበር ያለፈው አመት ታዲያ አንዲት የ55 አመት ጎረቤታቸው ህክምናውን አግኝታ ማርገዟን ተከትሎ ጥንዶቹ በእርጅናቸው ሳያቅማሙ ወደ ህክምና ይሄዳሉ ባለሙያዎችም በማንጋያማ እድሜ ህክምናውን እስካሁን ያልደፈሩት ቢሆንም አስፈላጊውን ምርመራ ሁሉ እንዲያደርጉ ያዛሉ የምርመራው ውጤትም ባልቴቷ ጤነኛ ስለመሆናቸው የሚመሰክር ቢሆንም በእርግዝና ወቅት የሚኖረውን ድካም እንዲሁም አእምሯቸው ዝግጁ ስለመሆኑ መጠየቃቸው አልቀረም ይህ ከሆነ በኋላም ህክምናው ቀጠለ ላለፉት ዘጠኝ ወራትም አስር ዶክተሮች የወይዘሮ ማንጋያማን ጤንነት እንዲሁም እርግዝናው በትክክለኛ ሁኔታ እየሄደ መሆኑን ይቆጣጠሩ ነበረም ብሏል ዘገባው በመጨረሻም ተስፋቸው ፍሬ አፍርቶ ጤነኛ እና መንትያ ሴቶችን መገላገል ችለዋል ይህም ባልቴቷን በ74 አመታቸው ወልደው የሳሙ የአለማችን አዛውንቷ እናት አድርጓቸዋል ከዚህ ቀደም የክብረወሰን ባለቤት የነበሩት ሴት ዳልጂንደር ካኡር እአአ 2016 በዚሁ ህክምና ወንድ ልጅ በ70 አመታቸው በመገላገላቸው ነበር ማንጋያማ ስለሆነላቸው ነገር ሲገልፁም በጣም ደስተኛ ነኝ አምላክ ለፀሎታችን ምላሽ ሰጥቶናል አሁን የራሳችን ልጆች ስላሉን በአለም ላይ ደስተኞቹ ጥንዶች ነን ብለዋል በፈጣሪ ክብር እና በዶክተሮቹ ጥረት የሁለት ሴት ልጆች አባት ሆኛለው በዚህም ኩራት ይሰማኛል አምላክ ከ54 አመታት በኋላ ለልመናችን ምላሽ ሰጥቶናልና ደስተኛ ነኝ ያሉት ደግሞ የ80 አመቱ ባለቤታቸው ናቸው ዶክተሮች በበኩላቸው ህክምናውን አስተማማኝ የሚያደርገው የእናትየዋ አካላዊ ጤንነት መሆኑን ነው የሚገልፁት ዜናው በህንድ ከተሰማ በኋላም በስኬትነት የተጠቀሰላቸው ቢሆንም በዚህ እድሜ ህክምናውን እንዲያገኙ እንዴት ሊፈቀድ ቻለ የሚለውም አጠያያቂ ጉዳይ ሆኗል ሌሎች በበኩላቸው በዚህ እድሜ ያሉ እናቶች ለምን ያህል ጊዜ ልጆቻቸውን ሊንከባከቡ ይችሉ ይሆን ሲሉም ጥያቄ ያነሳሉ ዜናውን የሰማነው እኛስ የሆነውን የማታ ስጦታ ብንለው አይገልፀው ይሆን አዲስ ዘመን ጳጉሜ 42011 ብርሀን ፈይሳ
https://www.press.et/Ama/?p=17529
407
17,469
በአማራ ክልል የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል በምክትል ርዕሰ መስተዳድሩ የሚመራ ኮሚቴ ተቋቋመ
ሀገር አቀፍ ዜና
Mar 17, 2020
1,012
አዲስ አበባ መጋቢት 8 201 2ኤፍ ቢ ሲ በአማራ ክልል የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል በምክትል ርእሰ መስተዳድር ዶክተር ፋንታ ማንደፍሮ የሚመራ ግብረ ሀይል መቋቋሙን የክልሉ ጤና ቢሮ አስታውቋልየአማራ ክልል የሰላምና የህዝብ ደህንነት ጉዳዮች ቢሮ በክልሉ ያለውን ሰላም በዘላቂነት ማስቀጥል በሚቻልባቸው ጉዳዮች ዙሪያ ከተለያዩ የሀይማኖት ተቋማት አባቶች ጋር ተወያይቷልበውይይት መድረኩ የአማራ ክልል ርእሰ መስተዳደር አቶ ተመስገን ጥሩነህን ጨምሮ ከፍተኛ የመንግስት የስራ ሀላፊዎች እና የተለያዩ ሀይማኖት ተቋማት አባቶች ተገኝተዋልበዚህ ወቅትም በአማራ ክልል የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመከላከል የተለያዩ የቅድመ ዝግጅት ስራዎች እየተከናወኑ መሆኑን የክልሉ ጤና ቢሮ ሀላፊ ዶክተር መልካሙ አብጤ ተናግረዋልበዚህ መሰረትም በክልሉ የቫይረሱን ስርጭት ለመከላከል በምክትል ርእሰ መስተዳድር ዶክተር ፋንታ ማንደፍሮ የሚመራ ግብረ ሀይል መቋቋሙን ነው የገለፁትበጎንደር ደሴ ኮምቦልቻ ላሊበላና ባህር ዳር አውሮፕላን ማረፊያዎች እንዲሁም በመተማ ሱዳን ድንበር የልየታ እና የቁጥጥር ስራ እየተከናወነ መሆኑንም አብራርተዋልየተቋቋመው ግበረ ሀይል የትራንስፖርት እጥረት እንዳይኖር እና የመድሀኒት ዋጋ እንዳይጨምር ከከሚመለከታቸው አካላት ጋር በቅንጅት እንደሚሰራም ጠቁመዋልየኮሮና ቫይረስ መመርመሪያ መሳሪያዎች በባህር ዳር እና ደሴ የማህበረሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ማእከሎች መኖራቸውን የገለፁት ሀላፊው ኬሚካሎችን የማስመጣት ስራ እየተሰራ መሆኑንም አንስተዋልርእሰ መስተዳድር አቶ ተመስገን ጥሩነህ የቫይረሱን ስርጭት ለመከላከል በመረጋጋት የበሽታውን የመከላከያ መንገዶች በትክክል መተግበር እንደሚገባ አሳስበዋልበናትናኤል ጥጋቡ
https://www.fanabc.com/%e1%8b%a8%e1%8a%a0%e1%88%9b%e1%88%ab-%e1%8a%ad%e1%88%8d%e1%88%8d-%e1%8b%a8%e1%88%95%e1%8b%9d%e1%89%a5-%e1%88%a0%e1%88%8b%e1%88%9d%e1%8a%93-%e1%8b%b0%e1%88%85%e1%8a%95%e1%8a%90%e1%89%b5-%e1%89%a2/
173
44,001
አዲሱ ጠቅላይ ሚኒስትር በብሔራዊ ቤተ መንግስት የእራት ግብዣ ተደረገላቸው
ፖለቲካ
April 3, 2018
Unknown
አዲሱ የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አቢይ አህመድ ትናንት ምሽት በብሄራዊ ቤተ መንግስት ብሄራዊ የእራት ግብዣ ተደርጎላቸዋልበእራት ግብዣው ላይ የኢፌዴሪ ፕሬዝዳንት ዶክተር ሙላቱ ተሾመንና የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ሙሳ ፋኪን  ጨምሮ የፌደራልና የክልል ከፍተኛ የመንግስት የስራ ሀላፊዎች መቀመጫቸውን አዲስ አበባ ያደረጉ ዲፕሎማቶች የሀገር ሽማግሌዎችና የሀይማኖት አባቶች ተገኝተዋል1 ሺህ 500 ታዳሚዎች በተገኙበት የእራት ግብዣ ፕሮግራም የኢፌዴሪ ፕሬዝዳንት ዶክተር ሙላቱ ተሾመ ለአዲሱ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አቢይ አህመድ የእንኳን ደስ አለዎትና የመልካም ምኞት መግለጫ ንግግር አድርገዋልበንግግራቸውም ሰላማዊና ዴሞክራሲያዊ  የስልጣን ሽግግሩ ኢትዮጵያ ሁሌም ከሚገጥማት ችግር በራሷ አቅም መላቀቅ እንደምትችል የሚያሳይ ክስተት መሆኑን ገልፀዋልለሀገሪቱ ዘላቂ ሰላምና ልማት ሁሉም አካላት በትብብር እንዲሰሩም ጠይቀዋልኢዜአ
https://waltainfo.com/am/29756/
96
26,999
​ኢትዮጵያዊያን ዳኞች በዚህ ሳምንት የኮንፌዴሬሽን ዋንጫ ጨዋታን ይመራሉ
ስፖርት
November 25, 2020
Unknown
የፊታችን እሁድ የሚደረገውን የኮንፌዴሬሽን ዋንጫ ጨዋታ በኢትዮጵያዊያን ዳኞች ይመራልየ202021 የካፍ ኮንፌዴሬሽን ዋንጫ በዚህ ሳምንት በሚደረጉ ጨዋታዎች በይፋ ይጀመራል ከእነኚህ ጨዋታዎች መካከል ቦትስዋና ጋቦሮኒ  ላይ የፊታችን እሁድ ከቀኑ 1030 በናሽናል ስታዲየም ኦራፖ ዩናይትድ በሜዳው የሯንዳውን ስፖርቲቭ ኪጋሊን የሚያስተናግድ ሲሆን ኢትዮጵያዊያን ዳኞች ጨዋታውን ይመሩታል ሀይለየሱስ ባዘዘው ወደ ኢንተርናሽናል ዳኝነት ከተመለሰ በሀላ በመሀል ዳኝነት ጨዋታውን በመምራት ዳግም በአፍሪካ መድረክ ብቅ የሚል ሲሆን አብረውት የአፍሪካ መድረክ ባለ ልምዱ ክንዴ ሙሴ እና ሸዋንግዛው ተባበል በረዳት ዳኝነት አማኑኤል ሀይለስላሴ በአራተኛ ዳኝነት ይህን ጨዋታ እንደሚመሩ ካፍ ገልጿል ሶከር ኢትዮጵያ
https://soccerethiopia.net/football/61831
83
40,127
ዕውቁ ኢትዮጵያዊ ሃኪም ፕሮፌሰር እደማሪያም ጸጋ አረፉ
ዓለም አቀፍ ዜና
January 05, 2018
Unknown
በኢትዮጵያ ዘመናዊ የህክምና ሞያ ታሪክ ልዩ ስፍራ ከሚሰጣቸው የህክምና ባለሞያዎችና መምህራን አንዱ አንጋፋው ሀኪም ፕሮፌሰር እደማሪያም ፀጋ በተወለዱ በ77 አመታቸው ከትናንት በስተያ ሰኞ ታህሳስ 23 2010 አም ከሀያ ሶስት አመታት በላይ በኖሩባትና በሞያቸው ባገሉባት የካናዳዋ ሀሚልተን ከተማ አርፈዋልከአባታቸው ሊቀ ካህናት አለቃ ፀጋ ተሻለ እና ከእናታቸው ወሮ የተመኝ መኮንን ሰኔ 30 1929 አም በጎንደር ከተማ ልዩ ስሙ ባህታ በተባለ ስፍራ የተወለዱት እደማሪያም የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርታቸውን በዚያው በጎንደር ከተማ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን ደግሞ በአዲስ አበባ ከተማ ተከታትለዋልየከፍተኛ ትምህርታቸውን በቀድሞው የቀዳማዊ ዩኒቨርሲቲ ኮሌጅ በዛሬው አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የተከታተሉት እደማሪያም ወደ ካናዳ ተጉዘው በሞንትሪያሉ የMcGill ዩኒቨርሲቲ የቅድመ ምረቃና የድህረ ምረቃ የህክምና ትምህርታቸውን በመከታተል በጠቅላላ ሀኪምነት በውስጥ ደዌና በሆድ እቃ ልዩ ህክምና ሞያዎች ተመርቀዋል ከዚያምም ወደ አውሮፓ ተጉዘው በለንደኑ የትሮፒካል በሽታዎች ህክምና እና ጤና አጠባበቅ ትምህርት ቤት ተጨማሪ ትምህርት ተከታትለው በ1960ዎቹ መገባደጂያ ወደ ኢትዮጵያ ከተመለሱ በኋላ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የህክምና ፋኩሊቲ በመምህርነት የውስጥ ደዌ ህክምና ትምህርት ክፍል ሀላፊነት እና በኋላም በፋኩልቲው በዲንነት አገልግለዋልፕሮፌሰር እደማሪያም ከውጭ አገር ተመልሰው የአዲስ አበባውን የህክምና ትምህርት ቤት በመምህርነት በተቀላቀሉበት ወቅት በትምህርት ቤቱ የነበሩት የሚበዙት የውጭ አገር ዜግነት ያላቸው ባለሞያዎች ሲሆኑ የኢትዮጵያውያኑ ሀኪሞች ቁጥር በጣም ጥቂት ነበር በተከተሉት ጥቂት አመታት ውስጥ በተለያዩ ሀላፊነቶች ትምህርት ቤቱን ማገልገል የጀመሩት ፕሮፌሰር እደማሪያም በግል ጥረታቸው የድህረ ምረቃ የህክምና ትምህርት ፕሮግራሞች እንዲከፈት በትጋት መስራታቸውን ከቀድሞ ተማሪዎቻቸው አንዱ የነበሩት በህክምና ትምህርት ቤቱ የቀድሞው የሳምባ ህክምና ክፍል ሀላፊ እና አማካሪ ሀኪሙ ፕሮፌሰር ጌታቸው አደራዬ አስረድተዋልሀኪም ማለት ምን እንደሆንና የክህነትን ያህል ሀላፊነት ያለበት መሆኑን ገና የህክምና ሳይንስ ሀሁ ቆጠራውን እንደያዙ ያስተማሯቸው ፕሮፌሰር እደማሪያም መሆናቸውን የሚያስረዱት ሌላው ከቀድሞ ተማሪዎቻቸው አንዱ ከዋሽንግተን ዲሲ አጎራባቿ የራክቪል የህክምና ማእከል የደረት የፅኑ ህሙማንና የእንቅልፍ ሁከቶች ሀኪሙ ዶር አሰፋ ጄጃው ናቸውበህክምና ሞያ እጅግ የተወጣለት ሀኪም ለህመምተኛና ለተማሪ ከፍ ያለ ክብር የሚሰጡ ጥሩ ተማሪ የሚያፈራና ከእርሱ የተሻሉ እንዲሆኑ የሚያደርግ ተማሪ ሆነን ተሳስተሀል ብለን ደፍረን እንድናገረው የሚያበረታታን ፕሮፌሰር ለሞያው የረቀቀ ክብር ያለው ሀኪም የሚለው መጠሪያ ለእርሱ የተፃፈ የሚመስል ባለሞያ ነበር ብለዋቸዋልፕሮፌሰር እደማሪያም የጉበት በሽታና ሌሎች የሆድ እቃ በሽታዎችን ጨምሮ በአገር ውስጥ የህክምና ምርምርና ጥናቶችን በመጀመርም በርከት ያሉ ስራዎችን የሰሩ የሳይንስ ሰው ናቸውፕሮፌሰር እደማሪያም ፀጋ ከካናዳዊቱ ከያኔዋ የህክምና ትምህርት ቤት ጓደኛቸው ከባለቤታቸው ፍራንሲስ ፀጋ ሌስተር የወለዷቸው የሶስት ሴቶች ልጆች አይዳ ናኦሚ እና ዮዲት እደማሪያም እንዲሁም የአንድ ወንድ ልጅ የዮሀንስ እደማሪያም አባት ነበሩ
https://amharic.voanews.com//a/legendry-professr-edemariam-tsega-passes-away-1-4-2017/4191237.html
344
46,718
የህዳሴው ግድብ ሃይል የሚያመነጩ ተርባይኖች ተከላ ተጀመረ
ቢዝነስ
August 9, 2016
Unknown
ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ በመጀመሪያው ዙር ሀይል እንዲያመነጭ የሚያስችሉት ሁለት ተርባይኖች ተከላ ተጀመረየኢትዮጵያ ታላቁ የህዳሴ ግድብ ግንባታ አሁን ላይ 51 ነጥብ 9 በመቶ መድረሱን በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማእረግ የፋይናንስና ኢኮኖሚ ክላስተር አስተባባሪና የመገናኛና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጅ ሚኒስትር ዶክተር ደብረፅዮን ገብረሚካኤል ገልፀዋልዶክተር ደብረፅዮን እንዳሉት የግድቡ ግንባታ ሲጠናቀቅ በ16 ተርባይኖች ከሚያመነጨው 6 ሺህ ሜጋ ዋት የኤሌክትሪክ ሀይል ውስጥ በመጀመሪያ ምእራፍ የግድቡ ግንባታ 7 መቶ ሜጋ ዋት የኤሌትሪክ ሀይል ለማመንጨት የሚያስችሉ ስራዎች እየተጠናቀቁ ነውተከላቸው እየተከናወነው የሚገኙት ሁለቱ ተርባይኖች እያንዳንዳቸው 3 መቶ 50 ሜጋ ዋት የኤሌትሪክ ሀይል የማመንጨት አቅም እንዳላቸው ጠቁመዋል ተርባይኖቹን ከመትከል ጎን ለጎን በሁለቱ ተርባይኖች ሀይል ለማመንጨት የሚያስፈልጉ ስራዎችም በመከናወን ላይ መሆናቸውን አብራርተዋል በሁለቱ ተርባይኖች ሀይል ለማመንጨት የሚያስችለው  በተሰራለት ቱቦ ወደ ግድቡ አካል የሚገባው ውሀ መጠንም በየጊዜው ከፍ እያለ መምጣቱን አንስተዋልወደ ግድቡ የሚገባውና የሚጠራቀመው ውሀ ከፍ እያለ መምጣትም በሁለቱ ተርባይኖች ሀይል የማመንጨቱን ስራ ያቀለዋል ብለዋል እነዚህ ስራዎች ከተጠናቀቁ በኋላም በቅርብ ጊዜ ውስጥ ሀይል ማመንጨት እንደሚጀምሩም ዶክተር ደብረፅዮን አስረድተዋልበቅርቡ የግድቡ ሁለቱ ተርባይኖች ሀይል ማመንጨት ሲጀምሩ የሀገሪቱን የኤሌክትሪክ ሀይል አቅርቦት በማሻሻል በፍላጎትና አቅርቦት መካከል ያለውን ክፍተት ይደፍናል ተብሎ ይጠበቃልኤፍ ቢ ሲ
https://waltainfo.com/am/22831/
167
17,870
አርሶ አደሩ ዘመናዊ የእርሻ መሳሪያ የመጠቀም ልምዱን ሊያሳድግ እንደሚገባ ተገለፀ
ሀገር አቀፍ ዜና
Feb 16, 2020
362
አዲስ አበባ የካቲት 8 2012 ኤፍ ቢ ሲ አርሶ አደሩ ዘመናዊ የእርሻ መሳሪያ የመጠቀም ልምዱን ሊያሳድግ እንደሚገባ የፌዴራል የህብረት ስራ ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር አቶ ኡስማን ሱሩር ገለፁበዛሬው እለት በኦሮሚያ ክልል በአርሲ ዞን በቦቆጂ ከተማ የአርሶ አደሮች ፌስቲቫል ተከፍቷልበዚህ ወቅት ንግግር ያደረጉት ዋና ዳይሬክተሩ የአርሶ አደሩ የቴክኖሎጂ አጠቃቀሙ እንዲሻሻል መሰል ፌስቲቫሎች ሚናቸው ከፍተኛ መሆኑን ተናግረዋል የአርሶ አደሮች ፌስቲቫል ልምድ ከማስፍት ባሻገር የቴክኖሎጂ ልምምዱን ለማሳደግ ጠቀሜታ አለው ነው ያሉትመንግስት የግብርናውን ምርትና ምርታማነት ለማሳደግ ዘመናዊ አሰራሮችን መተግበር የሚያስችሉ መመሪያዎችን ማሻሻሉን ተናግረዋልዋና ዳይሬክተሩ ከታክስ ነፃ ዘመናዊ የእርሻ መሳሪያዎች ማስገባት እንዲቻል ተግባራዊ መደረግ የጀመረውን አሰራር አርሶ አደሩ መጠቀም አለበት ብለዋልበቦቆጂ ከተማና አካባቢው የሚገኙ አርሶ አደሮች እየተሳተፍበት በሚገኘው ፌስቲቫል ለግብርና ዘርፍ ግብአት የሆኑ ዘመናዊ መሳሪያዎች ቀርበዋል ይህም አርሶ አደሩ ልምድ እንዲያገኝ ያስችላል የተባለ ሲሆን የአርሲ ዞን በሰብል ምርታማነቱ ይታወቃል በሀይለየሱሰ መኮንን
https://www.fanabc.com/%e1%8a%a0%e1%88%ad%e1%88%b6-%e1%8a%a0%e1%8b%b0%e1%88%a9-%e1%8b%98%e1%88%98%e1%8a%93%e1%8b%8a-%e1%8b%a8%e1%8a%a5%e1%88%ad%e1%88%bb-%e1%88%98%e1%88%b3%e1%88%aa%e1%8b%ab-%e1%8b%a8%e1%88%98%e1%8c%a0/
125
49,164
ምክር ቤቱ የአስተዳደር ወሰንና የማንነት ጉዳዮች ኮሚሽነሮችን ሹመት አፀደቀ
ፖለቲካ
May 16, 2019
Unknown
የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የአስተዳደር ወሰን እና የማንነት ጉዳዮች ኮሚሽን ኮሚሽነር እና ምክትል ኮሚሽነር ሹመቶችን አፀደቀምክር ቤቱ በጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ በቀረበለት መሰረት ዶክተር ጣሰው ገብሬ የአስተዳደር ወሰን እና የማንነት ጉዳዮች ኮሚሽን ኮሚሽነር እንዲሁም ኡስታዝ አቡበክር አህመድ ደግሞ ምክትል ኮሚሽነር በማድረግ ሹመቱን አፅድቋልሹመቱ የፀደቀው በ25 ተቃውሞና በአብላጫ ድምፅ መሆኑ ታውቋልበተመሳሳይ ሁኔታ ምክር ቤቱ የእርቀ ሰላም ኮሚሽን ሰብሳቢ እና ምክትል ሰብሳቢ ሹመቶችን አፅድቋልበዚህም መሰረት ካርዲናል ብርሀነ እየሱስ ሱራፌል ሊቀ ጳጳሳት ዘካቶሊካውያን የኮሚሽኑ ሰብሳቢ ወይዘሮ የትነበርሽ ንጉሴ ምክትል የኮሚሽኑ ሰብሳቢ ሆነው ተሹመዋልምክር ቤቱ የእርቀ ሰላም ኮሚሽን ሰብሳቢ እና ምክትል ሰብሳቢ ሹመትን በአብላጫ ድምፅ ያፀደቀው ሲሆን 10 ድምፅ ተአቅቦና አራት ተቃውሞ ቀርቦበታል 
https://waltainfo.com/am/31147/
100
26,055
ፕሬዚዳንት አል በሽር ከደቡብ አፍሪካ እስኪወጡ በሱዳን የሚገኙ የደቡብ አፍሪካ ወታደሮች በጦር ኃይል ተከበው ነበር
ፖለቲካ
17 June 2015
Unknown
  የደቡብ አፍሪካ መንግስት የፍርድ ቤት ትእዛዝ ለምን እንዳላከበረ ማብራሪያ ተጠየቀለአፍሪካ ሀብረት ስብሰባ ወደ ደቡብ አፍሪካ ፕሪቶርያ ያቀኑት የሱዳን ፕሬዚዳንት ኦማር ሀሰን አል በሽር የአገሪቱ ፍርድ ቤት በቁጥጥር ስር እንዲውሉ ትእዛዝ ቢሰጥም በሰላም ወደ አገራቸው ተመልሰዋል የሱዳን ጦር ሀይል በበኩሉ የደቡብ አፍሪካ ሰላም አስከባሪ ሀይል አባላትን በቁጥጥር ስር አውሎ እንደነበር ታወቀእኤአ በ2009 እና በ2010 በዳርፉር በተፈፀመው ጅምላ ጭፍጨፋ ምክንያት በአለም አቀፍ የወንጀል ፍርድ ቤት አይሲሲ የእስር ማዘዣ ዋራንት የተቆረጠባቸው የሱዳን ፕሬዚዳንት አል በሽር ከአይሲሲ ውሳኔ በኋላ የደቡብ አፍሪካን ምድር ሲረግጡ ለመጀመርያ ጊዜ ነበርየአይሲሲ ፈራሚ አገሮች አንድ የእስር ማዘዣ የተቆረጠበት ግለሰብ መሪ የመያዝና የማስረከብ ግዴታ ያለባቸው ሲሆን ደቡብ አፍሪካም ከፈራሚዎቹ መካከል ነች የሀብረቱን ስብሰባ ለመሳተፍ ወደ አካባቢው ያቀኑት ፕሬዚዳንቱ በቁጥጥር ስር እንዲውሉ የደቡብ አፍሪካ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ትእዛዝ ቢሰጥም የአገሪቱ መንግስት ግን ፕሬዚዳንቱ አገሪቱን ለቀው እንዲወጡ በመፍቀድ አስመልጧቸዋል እየተባለ ነውተቀማጭነቱ ፕሪቶሪያ የሆነው አይዊትነስ ኒውስ የተባለ ሚዲያ እንደዘገበው ደግሞ የደቡብ አፍሪካ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት አል በሽር በቁጥጥር ስር እንዲውሉ ትእዛዝ ከሰጠ በኋላ በዳርፉር አካባቢ የሚገኙ በመቶዎች የሚቆጠሩ የደቡብ አፍሪካ ሰላም አስከባሪ ወታደሮች የሚገኙባቸው ሶስት ካምፖች በሱዳን ጦር ሀይል ተከበው ነበር የደቡብ አፍሪካ የመከላከያ ባለስልጣናት እንዳረጋገጡት የሱዳን ጦር ሀይል በቁጥጥር ስር አውሏቸው የነበሩ ካምፖችን የለቀቀው ፕሬዚዳንት አል በሽር ከአገሪቱ መውጣታቸው በተረጋገጠ ጊዜ ነበርየደቡብ አፍሪካ መከላከያ ሀይል ባለስልጣናት በሱዳን የሚገኙት አባሎቻቸው ደሀንነትና የተባለውን ነገር እንዲጣራ የአገሪቱን ፕሬዚዳንት ጃኮብ ዙማን መጠየቃቸውን ዘገባው ያመለክታል  ከፍርድ ቤቱ ትእዛዝ በኋላ የአለም አቀፍ ሚዲያዎች አጀንዳ ሆነው የሰነበቱት ፕሬዚዳንት አል በሽር ከፕሪቶሪያ ከተማ ወጣ ብሎ ከሚገኘው አንድ የአየር ሀይል ሰፈር ተነስተው ነበር ሰኞ ጠዋት በራሳቸው አውሮፕላን ወደ አገራቸው የበረሩት በካርቱም ኤርፖርትም በደጋፊዎቻቸው ከፍተኛ አቀባበል እንደተደረገላቸው ዘጋርድያን ከአካባቢው ዘግቧልውሳኔ እስኪሰጥባቸው ድረስ ከደቡብ አፍሪካ ምድር እንዳይወጡ አስፈላጊው እርምጃ እንዲወሰድ ትእዛዝ ያወጣው የአገሪቱ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ለአይሲሲ ተላልፈው እንዲሰጡ ውሳኔ ያስተላለፈው ግን እሳቸው ወደ አገራቸው በመጓዝ ላይ ሳሉ ሰኞ ጠዋት ነበርየአገሪቱ ፍርድ ቤት መንግስት ትእዛዙን በመጣስ ህገ መንግስቱን የሚጋፉ ተግባር መፈፀሙን ጠቅሶ በአንድ ሳምንት ውስጥ የፅሁፍ ማብራርያ ይዞ እንዲቀርብ አዟል ፕሬዚዳንቱ እንዲወጡ ያደረገበትን ምክንያት ማብራሪያ ይዞ እንዲቀርብ የተጠየቀው የደቡብ አፍሪካ መንግስት ለአፍሪካ ሀብረት ስብሰባ የሚመጣ ማንኛውም የአገር መሪ ሙሉ ያለመከሰስ መብት Immunity የተሰጠው መሆኑን በመጥቀስ ራሱን እየተከላከለ ይገኛል የፍርድ ቤቱን ትእዛዝ ውድቅ ያደረገበትም ምክንያት ይኼው መብት እንደሆነ ፕሬዚዳንት አል በሽር ወደ ደቡብ አፍሪካ የመጡት በመንግስት ግብዣ መሆኑን የመንግስት ባለስልጣናት አስታውቀዋልየአፍሪካ ሀብረት የወቅቱ ፕሬዚዳንት የዚምባብዌ መሪ ሮበርት ሙጋቤ ስብሰባውን የመሩት ሲሆን ቀደም ሲል የሀብረቱ አባላት ከአይሲሲ ፈራሚነት ራሳቸውን እንዲያገሉ ሲወተውቱ እንደነበር ይታወሳል የአፍሪካ ሀብረት አይሲሲ እየነጠለ የአፍሪካ መሪዎችን ፍርድ ቤት የሚያቀርብ ተቋም መሆኑን በመግለፅ ተቃውሞ በማሰማቱ ላለፉት ጥቂት አመታት በሀብረቱና በፍርድ ቤቱ መካከል የነበረው ግንኙነት እየሻከረ መምጣቱ ይታወቃል አሜሪካና የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ተመድ ግን ፕሬዚዳንቱን በቁጥጥር ስር ባለማዋሉ የደቡብ አፍሪካ መንግስትን እየወረፉ ይገኛሉየተመድ ዋና ፀሀፊ ባን ኪ ሙን በጀኔቭ ለጋዜጠኞች በሰጡት መግለጫ አይሲሲ በፕሬዚዳንት አል በሽር ላይ ያወጣው የእስር ማዘዣ ትልቅ ትኩረት የምሰጠው ነው የተቋሙ ትእዛዝ መከበርና ተፈፃሚ መሆን ነበረበት ብለዋል የደቡብ አፍሪካ ገዥ ፓርቲ ኤኤንሲ ግን የአይሲሲ አግባብነትና ገለልተኝነት ወደፊት የሚከለስበት ሁኔታ እንዲፈጠር እንደሚፈልግ ገልጿል
https://www.ethiopianreporter.com/article/7637
453
51,294
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ለአሸንዳ/ሻደይ/አሸንድዬ/ሶለል በዓል ያስተላለፉት የእንኳን አደረሳችሁ መልእክት
ሀገር አቀፍ ዜና
August 21, 2019
Unknown
                     
https://waltainfo.com/am/32665/
0
3,317
60 በመቶ የመኸር ምርት እንደተሰበሰበ ተገለጸ
ሀገር አቀፍ ዜና
December 16, 2019
21
አዲስ አበባ በተያዘው የምርት ዘመን ወቅቱን ያልጠበቀ ዝናብ የሚያደርሰውን ጉዳት ለመቀነስ በከፍተኛ ርብርብ ከተዘራ ሰብል ውስጥ 60 በመቶ የሚሆነውን ምርት መሰብሰብ መቻሉን ግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ የግብርና ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ሳኒ ረዲ በተለይ ለአዲስ ዘመን ጋዜጣ በሰጡት መረጃ በምርት ዘመኑ በመኸር በአገር አቀፍ ደረጃ 13 ነጥብ 55 ሚሊዮን ሄክታር በማልማት 382 ሚሊዮን ኩንታል ምርት ለማምረት ታቅዶ 13 ነጥብ 51 ሄክታር በዘር መሸፈን ተችሏል ወቅቱን ያልጠበቀ ዝናብ በተዘራው ሰብል ላይ የከፋ ጉዳት እንዳያደርስ በተደረገው ርብርብ በአጠቃላይ 8 ነጥብ 1 ሚሊዮን ሄክታር ወይም 60 በመቶ ያህል መሰብሰብ ተችሏል የመኸር ሰብል በሁሉም የአገሪቱ አካባቢዎች እየተሰበሰበ ሲሆን በአማራ ክልል 61 ነጥብ 2 በመቶ በኦሮሚያ ክልል 52 ነጥብ 5 በመቶ በትግራይ ክልል 81 በመቶ በደቡብ ብሄሮች ብሄረሰቦችና ህዝቦች ክልል 55 ነጥብ 6 በመቶ በቤንሻንጉል ክልል 24 በሀረሪ ክልል 92 እንዲሁም በጋምቤላ ክልል መቶ በመቶ ተሰብስቧል ከብሄራዊ ሜትዎሮሎጂ ኤጀንሲ ያገኘው መረጃ የታህሳስ ወር የአየር ጠባይ ቅድመ ትንበያ በአዛኛው አካባቢ ደረቅ ፀሀያማና ነፋሻማ የአየር ጠባይ እንደሚያመዝን ቢሆንም በተከሰተው የአየር ለውጥ ወቅቱን ያልጠበቀ ዝናብ እንደተከሰተ ነው ግብርና ሚኒስቴር የገለፀው በኦሮሚያም ክልል ምእራብ እና ምስራቅ ወለጋ ጅማ ኢሏባቦራ አርሲ እና ባሌ ምእራብና ምስራቅ ሀረርጌ የጉጂ እና የቦረና ዞኖች ጋምቤላ አዲስ አበባ አብዛኛው የደቡብ ብሄር ብሄረሰቦችና ህዝቦች ክልል ከአማራ ክልል ምእራብና ምስራቅ ጎጃም የደቡብ እና የሰሜን ወሎ ዞኖች ሰሜን ሸዋ የደቡብ ትግራይ ዞን በሶማሌ ክልል የሚገኙት አብዛኛዎቹ ዞኖች በአብዛኛው መደበኛውና ከመደበኛ በላይ ዝናብ ያገኛሉ አዲስ ዘመን ቅዳሜ ታህሳስ 42012 ዋለልኝ አየለ
https://www.press.et/Ama/?p=24141
222
37,446
የኢትዮጵያ አየር መንገድ መግለጫ
ሀገር አቀፍ ዜና
March 25, 2019
Unknown
አቶ ተወልደ ዛሬ ሰኞ ይፋ ባደረጉት መግለጫ የተሟላ መልስ ከመገኘቱ አስቀድሞ የአንድም ሰው ህይወት ቢሆን አደጋ ላይ እንዲወድቅ ማድረግ ተገቢ አይደለም ብለዋልአደጋው ከኢንዶኔዥያው ላይን ኤር ጋር ተመሳሳይ መሆኑን ከግምት በማስገባት ያሉንን MAX 8 አሮፕላኖች በሙሉ እንዳይበሩ አድርገናል ያሉት አቶ ተወልደ ይኸው አውሮፕላን በመላው አለም እንዳይበር መደረጉንም አክለው አስታውሰዋልአንዳንድ ሚዲያዎች የአብራሪዎቹን ብቃት ጥያቄ ውስጥ ያስገባ ዘገባ ቢያወጡም አብራሪዎቹ የተሟላና ተገቢው የሲሙሌተር ስልጠና ያላቸው እንደነበሩም አቶ ተወልደው አክለው ገልፀዋል ይህ አሳዛኝ አደጋ የኢትዮጵያ አየር መንገድን በትክክል የሚገልፀው አይደለም ብለዋል ዋናው ስራአስፈፃሚውበተያያዘ ዜና ዋና ቢሮው ኒውዮርክ የሆነውን The New York Times ጋዜጣ የኢትዮጵያ አየር መንገድ እንደሚከስ አቶ ተወልደ አስታወቁጋዜጣው ይፋ ባደረገው አንድ ዘገባ የወደቀው የቦይንግ 737 max 8 አውሮፕላን አብራሪ በዚያ አውሮፕላን ላይ ተገቢውን ስልጠና አልወሰደም ብሎ መፃፉ ይታወሳልየኢትዮጵያ አየር መንገድ ሊመሰርት ያቀደው ክስም በዚህ ዘገባ መነሻነት እንደሆነ የጠቆሙት አቶ ተወልዷሽንግተን ፖስትም ይህንኑ መሰረተቢስ የሀሰት ዜና ዘግቧል ብለዋል አክለውም በእነዚህ መገናኛ አውታሮች ላይ አስፈላጊ የሆነውን ህጋዊ እርምጃ ሁሉ እንወስዳለን ብለዋል
https://amharic.voanews.com//a/ethiopian-airlines-3-25-2019/4847053.html
147
49,325
ምክትል ጠ/ሚ ደመቀ መኮንን ስለሱዳን በካይሮ በመከረው ጉባኤ ላይ ተሳተፉ
ፖለቲካ
April 24, 2019
Unknown
የኢፌዴሪ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን በሱዳን ወቅታዊ ጉዳይ ላይ በማተኮር በግብፅ በተካሄደው የመሪዎች ስብሰባ ተሳተፉበዚህም መሪዎቹ የሱዳን ወታደራዊ የሽግግር ምክር ቤት በሀገሪቱ ዴሞክራሲያዊ ስርአትን እንዲያረጋግጥ የሶስት ወር ጊዜ እንዲሰጠው ስምምነት ላይ ደርሰዋልየአፍሪካ ህብረት የሱዳን የሽግግር ምክር ቤት በ15 ቀናት ውስጥ ስልጣኑን በሲቪሎች ለሚመራ የፓለቲካ ቡድን ካላስተላለፈ ከህብረቱ አባልነት ሀገሪቱን እንደሚያግዳት ማስታወቁ የሚታወስ ነውበውይይቱ በተደረሰው ስምምነትም የሽግግር ምክር ቤቱ የ15 ቀናት እገዳ ሊራዘም ችሏል ነው የተባለውየግብፁ ፕሬዚዳንት ኤል ሲ ሲ በስብሰባው ማጠናቀቂያ መሪዎቹ በራሳቸው በሱዳናዊያን እና በዴሞክራሲያዊ መንገድ በአፋጣኝ ህገ መንግስታዊ ስርአት እንደሚመለስ ስምምነት ላይ መደሱን ተናግረዋልኤል ሲ ሲ እነዚህ እርምጃዎች ተግባራዊ እንዲደረጉ ለሱዳን ባለስልጣናት እና ፓርቲዎች ተጨማሪ ጊዜ እንዲሰጥም ነው የተስማሙትውይይቱ በወቅቱ የአፍሪካ ህብረት ሊቀ መንበርና የግብፁ ፕሬዚዳንት አብዱል ፈታ ኤል ሲ ሲ ጋባዥነት ነው ተካሄደው ምንጭ ፍራንስ 24
https://waltainfo.com/am/31110/
121
15,444
ዓመቱ በኢንቨስትመንትና በንግድ ዘርፍ የተሻለ ውጤት ማስመዝገብ የተቻለበት ነው— የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር
ሀገር አቀፍ ዜና
Sep 10, 2020
410
አዲስ አበባ ጳጉሜን 5 2012 ኤፍቢሲ የተጠናቀቀው የ2012 አም በኢንቨስትመንት እና በንግድ ዘርፍ የተሻለ ውጤት ማስመዝገብ የተቻለበት አመት እንደነበር የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ገለፀበአዲሱ አመት ከኢንቨስትመንትና ንግድ ዘርፎች በተጨማሪ በቴክኖሎጂ ሽግግርና በቱሪዝም ዘርፎች ውጤት ለማምጣት ዝግጅት መደረጉም ተጠቁሟልአዲስ አመትን አስመልክቶ መልካም ምኞታቸውን የገለፁት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ወይዘሮ ፅዮን ተክሉ የተገባደደው 2012 አም በፈተናዎች የተሞላ ቢሆንም የተለያዩ ተግባራት ተከናውነዋል ብለዋልሚኒስቴሩ በኢንቨስትመንት በንግድ በቱሪዝምና በቴክኖሎጂ ሽግግር አንፃር የሚሰራቸውን የውጭ ግንኙነትና የዲፕሎማሲ ስራዎችን ለማሳካት ጥረት ማድረጉን ጠቁመዋልበአለም አቀፍ ደረጃ የተከሰተው የኮሮናቫይረስ  ወረርሽኝ ሁሉንም አካል በተለያየ መንገድ በመንካት አሉታዊ ተፅእኖ ማሳደሩንም አስታውሰዋል በቀጥተኛ የውጭ ኢንቨስትመንት ስራዎች ላይ የሚያጋጥሙ ማነቆዎችን በመፍታት ረገድ የተሻለ ውጤት እንደተመዘገበ ወይዘሮ ፅዮን ተናግረዋልየውጭ ኢንቨስትመንት ወደ ኢትዮጵያ መምጣት የጀመረበት ጊዜ ቅርብ በመሆኑ የተለያዩ ችግሮች እንደሚያጋጥሙ ገልፀው በኢንቨስትመንት ላይ ከሚሰሩ ተቋማት ከኤምባሲዎችና ከኢንቨስተሮች ጋር በመነጋገር ማነቆዎችን ለመፍታት እየተሰራ መሆኑን ጠቁመዋልየኮቪድ19 ወረርሽኝ ያስከተለው ቀውስና በንግድ ላይ ያሳረፈው ጫና የበረታ ቢሆንም በኢትዮጵያ የወጭ ንግድ አፈፃፀም መልካም እንደነበረ ሚኒስትር ዴኤታዋ አስታውሰዋልበተለይም የኢትዮጵያ አየር መንገድ የነበረውን ብቃት ተጠቅሞ የሰራው ስራ የሚደነቅ እንደሆነ  ተናግረዋልአያይዘውም ከተለያዩ ማሀበራት ጋር በመነጋገር የምርት መዳረሻ ትኩረትን በመለየት የተሰራው ስራና የአገሪቱ ዲፕሎማቶች ጥረት ለወጭ ንግዱ ስኬት አስተዋፅኦ ማበርከቱን ጠቁመዋልበሌላም በኩል በ2012 አም በቴክኖሎጂ ሽግግር የተወሰነ መዳከም እንደነበረ የተናገሩት ወይዘሮ ፅዮን የኮቪድ19 ወረርሽኝ በስፋት ለመንቀሳቀስ አላስቻለም  ብለዋልሆኖም የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ከኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ጋር በመተባበር ለኢትዮጵያ የሚያስፈልጉ ቴክኖሎጂዎችን የመለየትና የመምረጥ ስራ መስራታቸውን ገልፀዋልበዚህም በቀጣይ ዲፕሎማቶች የቴክኖሎጂ ሽግግርን ለማረጋገጥ ምን ሊሰሩ እንደሚችሉ የመለየት ተግባር መከናወኑን ጠቁመዋልበቴክኖሎጂ ወደኋላ መቅረትን ወደ እድል መቀየር የምንችለውና ቴክኖሎጂዎችን ለእኛ አገር ማግኘት የምንችለው እንዴት ነው የሚለውን መረዳት ላይ ተግባብተናል ብለዋልከዚያም ባለፈ በቱሪዝም ዘርፍ በ2013 አም በስፋት ለመስራት የሚያስችል መሰረት መጣሉን የተናገሩት ሚኒስትር ዴኤታዋ ጤና ይስጥልኝ የሚል ዘመቻ እንደሚጀመር መናገራቸውን ኢዜአ  ዘግቧል
https://www.fanabc.com/%e1%8b%93%e1%88%98%e1%89%b1-%e1%89%a0%e1%8a%a2%e1%8a%95%e1%89%a8%e1%88%b5%e1%89%b5%e1%88%98%e1%8a%95%e1%89%b5%e1%8a%93-%e1%89%a0%e1%8a%95%e1%8c%8d%e1%8b%b5-%e1%8b%98%e1%88%ad%e1%8d%8d-%e1%8b%a8/
262
29,468
የኢትዮጵያ ፕሮፌሽናል ፉትቦለርስ አሶሴሽን ክስ ሊመሰርት ነው
ስፖርት
September 8, 2019
Unknown
የኢትዮጵያን ፕሮፌሽናል ፉትቦለርስ አሶሴሽን በአሁኑ ሰአት በዋቢ ሸበሌ ሆቴል እያደረገ ባለው ስብሰባ በኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ላይ ክስ ሊመሰርት እንደሆነ ገልጿልከደቂቃዎች በፊት በጀመረው በዚህ ስብሰባ የአሶሴሽኑ ምክትል ፕሬዝዳንት አቶ ግርማ የአሶሴሽኑ ፀሀፊ አቶ ሳምሶን እና የስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባላት ተገኝተዋል በቦታው ከተገኙ የየክለቦች አምበሎች ጋር እየተደረገ ባለው ውይይትም አሶሴሽኑ ከቀናቶች በፊት የተወሰነው የተጨዋቾች ደመወዝ ገደብን አስመልክቶ የመጨረሻ ውሳኔ አሳልፏል በውሳኔውም ማህበሩ ለፌደሬሽኑ ያስገባቸው ደብዳቤዎች እስከ መጪው ሀሙስ ድረስ ምላሽ ካልሰጠ ወደ ፍርድ ቤት ሊያመሩ እንደሆነ ገልፀዋልየስብሰባውን ዝርዝር ዘገባ ከቆይታ በኋላ ይዘን እንመለሳለን
https://soccerethiopia.net/football/50512
83
4,463
ምክር ቤቱ
ሀገር አቀፍ ዜና
June 15, 2019
62
 የህዝብ እንደራሴዎቹ ትናንት ባካሄዱት አምስተኛው የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አራተኛ አመት የስራ ዘመን 44መደበኛ ስብሰባ በጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ የቀረበውን የብሄራዊ ምርጫ ቦርድ አባላት ሹመትና አራት ረቂቅ አዋጆችን በማፅደቅ የባንክ ስራ አዋጅን ደግሞ ለሚመለከተው ቋሚ ኮሚቴ መርቷል የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድን ለማቋቋም በወጣው አዋጅ ቁጥር 11332011 አንቀፅ አምስት መሰረት ወይዘሮ ብዙወርቅ ከተተ አቶ ውብሸት አየለ ዶክተር ጌታሁን ካሳና አቶ አበራ ደገፋ የምርጫ ቦርዱ አባላት ሆነው ሲሾሙ አቶ ውብሸት አየለ በምክትል ሰብሳቢ በአሁኑ ወቅት የቦርዱ ሰብሳቢ ሆነው እያገለገሉ የሚገኙት ወይዘሪት ብርቱካን ሚደቅሳ በያዙት ሀላፊነት እንዲቀጥሉ ተደርጓል ሹመቱ በአብላጫ ድምፅ በ17 ተቃውሞና በአንድ ተአቅቦ ፀድቋል የምርጫ ቦርድ አባላቱ ሹመት ከመካሄዱ በፊት የስራ ልምዳቸውና የትምህርት ደረጃቸው እንዲሁም ከየትኛውም የፖለቲካ አባል ድርጅቶች ገለልተኛ መሆናቸው የተገለፀ ሲሆን ብዛታቸው አሁን ካለው የፖለቲካ ፓርቲዎች ቁጥር አንፃር ሲታይ አነስተኛ መሆኑ ተጠቅሷል በሌላም በኩል በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግስት ዋና ተጠሪ አምባሳደር መስፍን ቸርነት አማካኝነት ለሹመት የቀረቡት የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት እጩ ዳኞች የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤትና የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት እጩ ፕሬዚዳንት እንዲሁም እጩ ምክትል ፕሬዚዳንቶች ሹመት በአንድ ተቃውሞ በአስር ተአቅቦና በአብላጫ ድምፅ ፀድቋል አምባሳደር መስፍን እንዳሉት በህገ መንግስቱ አንቀፅ 812 መሰረት የፌዴራል ዳኞች አስተዳደር ጉባኤ ያቀረባቸው ተሿሚዎች በህግ ትምህርት የሰለጠኑ በቂ ልምድ ያላቸው በታታሪነት በፍትሀዊነት በስነ ምግባር መልካም ስም ያተረፉና በዳኝነት ሙያ ለመስራት ፈቃደኛ የሆኑ ናቸው በዚህም አቶ እስቲበል አንዱአለም ወይዘሮ ወርቅነሽ እሱባለው አቶ መላኩ ካሳዬ አቶ ደረጀ አያና አቶ ኑረዲን ከድር አቶ ወርቁ መገርሳ ወይዘሮ ሌሊሴ ደሳለኝ ወይዘሮ ሩታ ገብረ ፃዲቅ አቶ ሀፍዝ አባጀማል አቶ ብርሀኑ መንግስቱ ወይዘሮ ነፃነት ተገኝ አቶ ሀብታሙ እርቅይሁን ወይዘሮ ማርታ ተካ ወይዘሮ አበባ እንቢአለ አቶ መሀመድ አህመድና አቶ ደጀኔ አያንሳ የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ዳኞች ሆነው ለማገልገል በህዝብ እንደራሴዎቹ ምክር ቤት ፊት ቀርበው ቃለ መሀላ ፈፅመዋል ለፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት አቶ ብርሀነመስቀል ዋቅጋሪ ፕሬዚዳንት ወይዘሮ ተናኜ ጥላሁንና አቶ ተኽሊት ይመስል ምክትል ፕሬዚዳንት ሆነው ሲሾሙ ለፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት አቶ ፏድ ኪያር ፕሬዚዳንት ወይዘሮ አሸነፈች አበበና አቶ ተስፋዬ ንዋይ ምክትል ፕሬዚዳንት ሆነው እንዲያገለግሉ ምክር ቤቱ ያፀደቀ ሲሆን ነፃና ገለልተኛ በመሆን ውጤታማና በህዝብ የሚታመን የዳኝነት ዘርፍ የመገንባት ስራ በሙሉ ቁርጠኝነት እንዲያገለግሉም ሀላፊነት ሰጥቷል ምክር ቤቱ በኢትዮጵያ መንግስትና በአውሮፓ ኢንቨስትመንት ባንክ መካከል ለሴቶች የንግድ ስራ ፈጠራ ብቃት ማሳደጊያ ፕሮግራም ማስፈፀሚያ የተደረገውን የብድር ስምምነት አዋጅ አፅድቋል የብድር ስምምነቱም የስራ እድል ፈጠራ ፕሮጀክት በማጠናከር በሴት ፈጣሪዎች ለሚመሩ አነስተኛና መካከለኛ ድርጅቶች የብድር ፋይናንስ በማቅረብ ድጋፍ ለማድረግ የሚረዳ መሆኑን የስድስት አመት የችሮታ ጊዜን ጨምሮ በ30 አመታት ውስጥ ተከፍሎ የሚጠናቀቅና ጥቅም ላይ በዋለውና ለአበዳሪው ባልተመለሰው የብድሩ ገንዘብ ላይ በአመት 0ነጥብ75 በመቶ ወለድ የሚከፈልበት መሆኑን ቀድሞ ከነበሩት አስር ከተሞች በተጨማሪ ከኦሮሚያ ሶስት ከአማራ ሁለት ከደቡብ ሁለትና ከትግራይ አንድ እንዲሁም ሀረሪና ድሬዳዋ ከተሞች ተጠቃሚ ለማድረግ የሚያስችል መሆኑ ተነግሯል የመንግስት ወጭ አስተዳደርና ቁጥጥር ጉዳዮች ቋሚ ከሚቴ የፌዴራል ዋና ኦዲተር መስሪያ ቤት ማቋቋሚያ አዋጅን ለማሻሻል የወጣውን ረቂቅ አዋጅ ምክር ቤቱ ያፀደቀ ሲሆን አዋጁ የፌዴራል መንግስት ለክልል መንግስታት የሚሰጠውን የበጀት ድጋፍና ልዩ ድጎማዎች በህገ መንግስቱ መሰረት ተግባራዊ ለማድረግ በሚያስችል መልኩ መደንገጉን የዋና ኦዲተርና ምክትል ኦዲተሮች በታወቀና በህግ በተሰጠ ጊዜ ያለስጋት እንዲሰሩ ለማስቻል እንዲሁም የኦዲት ስራውን በተሻለ ለመምራት የሚያስችል አደረጃጀትና ስርአት ለመፍጠር አጋዥ መሆኑን የቋሚ ኮሚቴው ሰብሳቢ አቶ አህመድ የሱፍ ገልፀዋል የህግ ፍትህና ዴሞክራሲ ቋሚ ኮሚቴ የተንቀሳቃሽ ንብረት ላይ ያለዋስትና መብት ረቂቅ አዋጅን ምክር ቤቱ በትናንትናው ውሎው አፅድቋል አዋጁ ተንቀሳቃሽ ንብረትን በብድር በማስያዝ ዝቅተኛ ገቢ ያላቸውን የህብረተሰብ ክፍሎች ተጠቃሚ በማድረግና በኢንቨስትመንት በማሳተፍ ተጨማሪ የስራ እድሎችን ለመክፈት ምቹ ሁኔታን የሚፈጥር መሆኑም ተደምጧል በሌላ በኩል ምክር ቤቱ ካፀደቃቸው ውስጥ የኮሙኒኬሽን አገልግሎት ባለስልጣን ማቋቋሚያ ረቂቅ አዋጅ ተጠቃሽ ሲሆን ይኸውም ረቂቅ አዋጁ የቴሌኮም አገልግሎትን ወደ ግል በማዛወር መንግስት በቴሌኮም ዘርፉ ያለውን አገልግሎት ለህብረተሰቡ በጥራት እንዲዳረስ ከዘርፉ የሚገኘውን ገቢ ለማሳደግ የሚያስችል አቅጣጫ ያስቀመጠ መሆኑ ተጠቅሷል በተጨማሪም ፓርላማው የባንክ ስራ አዋጅን ለማሻሻል የቀረበውን ረቂቅ አዋጅ መርምሮ ለሚመለከተው ቋሚ ኮሚቴ የመራ ሲሆን ረቂቅ አዋጁ የኢትዮጵያ ተወላጅ የሆኑ የውጭ ዜጎች በባንክ ዘርፉ ውስጥ ቀጥተኛ ተሳትፎ እንዲኖራቸው በማድረግ አገሪቷ ከአለም ንግድ ድርጅት ጋር ከምታካሂደው ድርድር ጋር የማይጋጭና የተጣጣመ መሆኑን የመንግስት ተጠሪው አስታውቀዋል ረቂቅ አዋጁ በቋሚ ኮሚቴው ታይቶ ከፀደቀ በኋላ የአክሲዮን ግዥው የሚካሄደው በኢትዮጵያ ውስጥ ሲሆን ባለ አክሲዮኖቹም የሚያገኙት የትርፍ ድርሻ እንደማንኛውም ኢትዮጵያዊ ባለአክሲዮን በብር የሚከፈላቸው እንደሚሆንም ተጠቁሟልአዲስ ዘመን ሰኔ 72011 አዲሱ ገረመው
https://www.press.et/Ama/?p=12439
631
16,735
አቶ ርስቱ ይርዳው ለፊቼ ጨምበላላ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ
ሀገር አቀፍ ዜና
May 20, 2020
160
አዲስ አበባ ግንቦት 12 2012 ኤፍ ቢ ሲ የደቡብ ክልል ምክትል ርእሰ መስተዳድር አቶ ርስቱ ይርዳው ለሲዳማ ብሄር የዘመን መለወጫ ፊቼ ጨምበላላ በአል የእንኳን አደረሳችሁ መልእክት አስተላልፈዋልበመልእክታቸውም የሲዳማ ብሄር የዘመን መለወጫ በአል ፊቼ ጨምበላላ ለረጅም አመታት ከትውልድ ወደ ትውልድ ሲተላለፍ የቆየ የማንነታችን መገለጫ ከመሆን ባለፈ ለሀገራችን እና ለመላው የአለማችን ህዝቦች ሀብት መሆኑ እሙን ነው ብለዋልበአሉ በተባበሩት መንግስታት ድርጅት የትምህርት የሳይንስ እና የባህል ድርጅት ዩኔስኮ ከማይዳሰሱ የሰው ልጅ ወካይ ቅርስነት ተመዝግቦ እውቅና የተሰጠው ሲሆን በየአመቱ በታላቅ ድምቀት እየተከበረ ቆይቷልም ነው ያሉትበአሉን አስመልክቶ ወደ ኢትዮጵያ ለሚመጡ ጎብኚዎች የቱሪዝም ዘርፉን ከማሳደግ አንፃር ያለው ፋይዳ ከፍተኛ መሆኑንም አንስተዋልፊቼ ጨምበላላ ኢትዮጵያን ከሌሎች አለማት ጋር ለማስተዋወቅ ያለው ፋይዳ ከፍተኛ መሆኑን ያነሱት አቶ ርስቱ ይህንን ታላቅ የማንነታችን እሴት መገለጫ የሆነውን በአል ከትውልድ ወደ ትውልድ እንዲተላለፍ ጠብቀው ለዘመናት ላቆዩልን የሲዳማ አባቶች እና እናቶች ላቅ ያለ ምስጋናና አክብሮት አለኝ ብለዋልይህንን ቱባ በአል ጠብቆ በማቆየት ረገድ የወጣቶች እና የሌሎች ባለድርሻ አካላት ድርሻም ጉልህ መሆኑን አቶ ርስቱ ጠቁመዋልበፊቼ ጨምበላላ ፍቅር ሰላም አንድነት እና መቻቻል ጎልቶ የሚታይበት በአል በመሆኑ በዚህ ወቅት ከምንም በላይ እነዚህ እሴቶች እንደሚያስፈልጉም አውስተዋልበኮሮና ቫይረስ ምክንያት የዘንድሮውን የፊቼ ጨምበላላ በአል በአደባባይ ማክበር ባንችልም የገጠመንን ፈተና በፅናት ለማለፍ ሁላችንም ጥንቃቄ በማድረግ የራሳችንን እና የምንወዳቸውን ሰዎች ህይወት መታደግ ይገባናል ብለዋል አቶ ርስቱቫይረሱን በአግባቡ ተቆጣጥረን መጭውን የፊቼ ጨምበላላ በአል ለማክበር የምንበቃበት ጊዜ እውን እንደሚሆን ያለኝን ተስፋ እገልፃለሁ ነው ያሉት በመልእክታቸውመረጃው የደቡብ ክልል ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ነውFBCየዜና ሰአት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዜናዎችን በፍጥነት በአጭር የፅሁፍ መልእክት መልክ በስልክዎ ላይ እንዲደርስዎ ወደ 8111 OK ብለው ይላኩ
https://www.fanabc.com/%e1%8a%a0%e1%89%b6-%e1%88%ad%e1%88%b5%e1%89%b1-%e1%8b%ad%e1%88%ad%e1%8b%b3%e1%8b%8d-%e1%88%88%e1%8d%8a%e1%89%bc-%e1%8c%a8%e1%88%9d%e1%89%a0%e1%88%8b%e1%88%8b-%e1%89%a0%e1%8b%93%e1%88%8d-%e1%8b%a8/
238
20,669
በቤተ ክርስቲያን ላይ እየደረሰ ያለው ጥቃት ኦርቶዶክሳውያንን የማፅዳት እንቅስቃሴ መሆኑን ቤተ ክህነት ገለጸች
ሀገር አቀፍ ዜና
30 August 2020
Unknown
የኦሮሚያ ክልል መንግስት ጥያቄዎቿን እንዲቀበላት ጠየቀችበኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ  ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን ላይ እየደረሱ ያሉ ተደጋጋሚ ጥቃቶች እንደሚነገረው በሽግግር ወቅት የሚያጋጥሙ ተብለው ብቻ የሚታለፉ ሳይሆኑ የተሳሳቱ ርእዮተ አለማዊ ትርክቶችንና ጂኦ ፖለቲካዊ ዳራዎችን መነሻ በማድረግ በተቀነባበረና በተደራጀ ስልት የሚፈፀሙ ኦርቶዶክሳውያንን የማፅዳት እንቅስቃሴዎች መሆናቸውን ቤተ ክህነት ገለፀችየኦሮምኛ ቋንቋ ድምፃዊው ሀጫሉ ሁንዴሳን ግድያ ምክንያት በማድረግ በኦሮሚያ በተለያዩ አካባቢዎች በስድስት ሀገረ ስብከት ስር በሚገኙ 25 ወረዳዎች በሚኖሩ የኦርቶዶክስ እምነት ተከታዮች ላይ ከፍተኛ ጉዳት መድረሱን የገለፀችው ቤተ ክህነት በጥቅምት ወርና በጥር ወር ከጥምቀት በአል አከባበር ጋር በተያያዘ እንዲሁም በሀጫሉ ሞት ምክንያት በአቢያተ ክርስቲያናትና ምእመናን ላይ የተፈፀመው ድርጊት ግልፅ እየሆነ መምጣቱንና በአጭር ጊዜ ሳይፈታ ቀርቶ በዚሁ ከቀጠለ የከፋ ፍፃሜ ሊያስከትል እንደሚችል አሳውቃለችበተለይ ከሰኔ 23 እስከ 24 ቀን 2012 አም በቤተ ክርስቲያናትና ምእመናኑ ላይ የደረሰው አሰቃቂና ግፍ የተሞላበት ግድያ አካል ማጉደል ንብረት ማውደም ዝርፊያና ማፈናቀል እንደ ሌላው ጊዜ በቀላሉ ሊታለፍ እንደማይችል ተገልጿል  የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ  ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ ውይይት በማድረግ ጥቃቱ በተፈፀመባቸው አካባቢዎች በአካል ተገኝቶ የደረሰውን ጉዳት የሚያጠና አብይ ኮሚቴ በጠቅላይ ቤተ ክህነት ፅህፈት ቤት እንዲቋቋም መደረጉን ቤተ ክህነት በሰጠችው መግለጫ አስታውቃለችበርካታ አካላት ጉዳቱ በደረሰባቸው አካባቢዎች ተጉዘው እንዳስተዋሉት ከሰኔ 23 ቀን 2012 አም ድረስ ለሶስት ቀናት በተፈፀመ ጥቃት 67 ምእመናን በግፍ ሲገደሉ በ38 ምእመናን ላይ ከባድና በ29 ምእመናን ላይ ቀላል የአካል ጉዳት መድረሱንም መረጋገጡን አስታውቃለች ከሰባት ሺህ በላይ ምእመናን ከመኖሪያ ቀያቸው ከመፈናቀላቸውም በተጨማሪ ለተለያዩ ስነ ልቦናዊና ስነ አእምሯዊ ቀውስ መዳረጋቸውንም አክላለች ከአምስት ቢሊዮን ብር በላይ የሚገመት ንብረታቸው በዘረፋና በእሳት መውደሙንም ጠቁማለች በኦሮሚያና በሌሎችም ክልሎች አንዳንድ አካባቢዎች በቤተ እምነቶችና በምእመናኑ ላይ በተደጋጋሚ እየደረሱ የሚገኙ ስልታዊ የሆኑ ግልፅ ተፅእኖዎች በአይነትና በመጠን እየጨመሩ መምጣታቸውን ቤተ ክህነት ጠቁማለች አብዛኛዎቹ የክልሉ አመራሮች ለመወያየት ባሳዩት በጎ ፈቃድ ጥቃቱንና ተፅእኖውን በተወሰነ ደረጃ ለመግታት ቢቻልም በሰኔ ወር በተለይ በኦሮሚያ ላይ የተፈፀመው ከባድና አሳዛኝ መሆኑን ኮሚቴው ገልጿል ችግሮችን በጋራ ለመፍታት ለክልሉ መንግስት የመፍትሄ ጥያቄዎችን ቤተ ክርስቲያን ብታቀርብም ጥያቄዋ ችላ መባሉንና ክልሉ አለመቀበሉ እንዳሳዘናት ቤተ ክህነት ገልፃለች በክልሉ ቅዱስ ሲኖዶስ ያገደው ህገወጥ ቡድን ለቤተ ክርስቲያን በህግ የተሰጧትን መብቶች ከመጋፋት ጀምሮ የአስተዳደር መዋቅሯን እስከ ማፍረስ ድረስ የተዳፈረው የክልሉ መንግስት ለጥያቄዎቿ አፋጣኝ ምላሽ ባለመስጠቱ መሆኑንም ቤተ ክህነት አስታውቃለች የትናንቱን ችግር ለማከምና ነገ በከፋ መልኩ ሊመጣ የሚችለውን ለማስቀረት እንዲቻልና በጋራ ከመስራት ውጪ መፍትሄ እንደሌለም በመጠቆም የክልሉ መንግስት ጥያቄዎቿን ተቀብሎ በጋራ ለመስራት ዝግጁ እንዲሆን ጠይቃለችየተሳሳቱ አስተሳሰቦችና የሀሰት ትርክቶች በመንዛት ሆን ተብሎ የሚፈፀም ኦርቶዶክሳውያንን የማሳቀቅና የማዳከም ሀይማኖት ተኮር ጥቃትን አስቀድሞ በመከላከል ፍትህን በማስፈን ተጎጂዎችን በአግባቡ በመካስና በማቋቋም የፌዴራልና የክልል መንግስታት ህገ መንግስታዊ ግዴታቸውን እንዲወጡ ቤተ ክህነት ጠይቃለችመንግስት አጥፊዎችን አንታገስም ተገቢውን ፍትህ እንሰጣለን የተጎዱትን እንክሳለን ማለቱን ያስታወሰችው ቤተ ክህነት መንግስት የገባውን ቃል ይፈፅማል በማለት በትእግስት ብትጠብቅም በወቅቱና በብቃት ሲወጣ አለማየቷንም ጠቁማለች በመሆኑም ከላይ የተገለፀውን ኮሚቴ በማቋቋም ጥቃቱ በደረሰባቸው አካባቢዎች በመላክ ምእመናን የደረሰባቸውን ሁሉ መመልከት መቻሏንና ከፍተኛ ሀዘን እንደተሰማትም አስታውቃለች አጥፊዎችን ሁሉ በቁጥጥር ስር በማዋልና በህግ ተጠያቂ በማድረግ የፍትህ ርትእ እስከ መጨረሻው እንዲሰፍን የማድረግ ሀላፊነት የመንግስት በመሆኑ ያንን ተግብሮ ለማየት ከፍተኛ ፍላጎት እንዳላትም ተናግራለች አንዳንድ የመንግስት ባለስልጣናትና የፖለቲካ ፓርቲዎች የግፏን ሰማእታቱን መጠቃት አላግባብ ለቡድናዊና ፖለቲካ ትርፍ በመጠቀም ሀዘኗን መሳለቂያ ከማድረግ እንዲቆጠቡ አሳስባ መንግስት ተገቢውን ክትትል በማድረግ እንዲያስታግስላትም አሳስባለች
https://www.ethiopianreporter.com/article/19700
463
26,521
ከአምስት የሚበልጡ የውጭ አገር ዜጎች በቁጥጥር ሥር መዋላቸው ተጠቆመ
ሀገር አቀፍ ዜና
7 January 2015
Unknown
ምክንያቱ በግልፅ ባይታወቅም ቁጥራቸው ከአምስት የሚበልጡ የውጭ አገር ዜጎች ታሀሳስ 27 ቀን 2007 አም ረፋዱ ላይ ቦሌ ቲኬ ህንፃ አካባቢ በፖሊስ ተይዘው መወሰዳቸው ተጠቆመ በቦሌ ክፍለ ከተማ ቻይና አፍሪካ አደባባይ ፊት ለፊት በሚገኘው ቲኬ ህንፃ ላይ በሚገኘው ሰንበርድ ካፌ አጠገብ ድንገት በተነሳ ግርግር በአካባቢው ለተወነሰ ጊዜ ውክቢያ ተፈጥሮ አካባቢው በሰዎች ተሞልቶ እንደነበር በስፍራው የነበሩ የአይን እማኞች ለሪፖርተር ገልፀዋል የፌዴራል ፖሊስ የደንብ ልብስ የለበሱ ቁጥራቸው ከአምስት ከሚበልጡ ቻይናውያን ከሚመስሉ የውጭ ዜጎች ጋር ግብግብ ፈጥረው የነበረ ሲሆን ፖሊሶቹ ግለሰቦቹ በሰው ህይወት የተጠረጠሩ እንደሆኑ ሲገልፁ ህዝቡ ሊረጋጋ መቻሉን የአይን እማኞች ተናግረዋል የውጭ ዜጎቹን ፖሊስ የትኛው ፖሊስ ጣቢያ እንደወሰዳቸው ባይታወቅም ይዘዋቸው እንደሄዱ የገለፁት እማኞቹ ወደ ፌዴራል ወንጀል ምርመራ ማእከላዊ ሳይወስዷቸው እንዳልቀሩ ግምታቸውን ተናግረዋል የውጭ ዜጎቹ በሰው ነፍስ ስለሚፈለጉ መሆኑን የያዟቸው ፖሊሶች ሲናገሩ ተሰምቷል በመባሉ ሪፖርተር ጉዳዩን ለማጣራት የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽንን የጠየቀ ሲሆን አንድ የኮሚሽኑ ባልደረባ ወደ ኮሚሽኑ ምንም የመጣ ነገር የለም ብለዋል የሞተ ሰው ቢኖር ኖሮ የሚመለከተው ኮሚሽኑን በመሆኑ ወደነሱ ይመጣ እንደነበር ምናልባት ፖሊሶች አባባሉን የተጠቀሙት በወቅቱ የተፈጠረውን ግርግር ለማስቆም እንጂ እንደሚባለው የነፍስ ጉዳይ እንዳልመሰላቸው አስረድተዋል ከፌዴራል ወንጀል ምርመራ ማእከላዊ ምክንያቱን ለማወቅ የተደረገው ሙከራ ባይሳካም ዜጎቹ የተጠረጠሩት በሰው ነፍስ ሳይሆን በሌላ ጉዳይ ነው ተብሏል ፖሊስ ዝርዝሩን ከመግለፅ ተቆጥቧል
https://www.ethiopianreporter.com/article/2085
185
9,711
የፌዴሬሽን ምክር ቤት በትግራይ ክልል መንግሥት ላይ ያሳለፈው ውሳኔ ተገቢና ትክክለኛ መሆኑን የኢትዮጵያ ፌዴራሊስት ኃይሎች ጥምረት አስታወቀ።
ሀገር አቀፍ ዜና
October 7, 2020
60
ጥምረቱ አገር ወዳዱ የትግራይ ህዝብ የፌዴሬሽን ምክር ቤት ውሳኔን ተቀብሎ ጎጠኛውን ቡድን ማስወገድ እንዳለበት ጥሪ አቅርቧልየፌዴራሊስት ሀይሎች ጥምረት ሰብሳቢ ደረጀ በቀለ ዛሬ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት በሰጡት ማብራሪያ እንደተናገሩት የፌዴሬሽን ምክር ቤት ያሳለፈው ውሳኔ የትግራይ ክልል ህዝብን ያከበረ ነውጥምረቱ የተወሰኑ ጎጠኛ ቡድኖች የክልሉን ህዝብ ስለማይወክሉ የፌዴራሊስት ሀይሎች ጥምረት የተለላፈው ውሳኔ ተገቢና ትክክል ነው ብሎ ያምናል
https://www.amharaweb.com/%e1%8b%a8%e1%8d%8c%e1%8b%b4%e1%88%ac%e1%88%bd%e1%8a%95-%e1%88%9d%e1%8a%ad%e1%88%ad-%e1%89%a4%e1%89%b5-%e1%89%a0%e1%89%b5%e1%8c%8d%e1%88%ab%e1%8b%ad-%e1%8a%ad%e1%88%8d%e1%88%8d-%e1%88%98%e1%8a%95/
54
44,983
የጣሊያን  የግብርና ዘርፍ  20 በመቶ ዕድገት ማስመዝገቡ  ተገለጸ
ቢዝነስ
August 11, 2017
Unknown
ባለፈው አንድ አመት የጣልያን የግብርና ዘርፍ በ20 በመቶ እድገት ማሳየቱ  ተገለፀ ለእድገቱ መመዝገብ መንግስት ለዘርፉ የሰጠውን ትኩረት ያሳያል ተብሏልተፈጥሮአዊ የግብርና ዘርፍ የሚባለው ጥሩ ምርት ለማገኘት ሲባል የተለያዩ የቴክኖሎጂ ውጤቶችን እና ሰው ሰራሽ ሂደቶችን ሳይጠቀም የሚካሄድ የግብርና አይነት ሲሆን በአሁኑ ሰአት በአለማችን ላይ ከ170 ሀገራት በላይ ተግባር ላይ ውሏልየጣልያን የተፈጥሮአዊ ግብርና መረጃ ተቋም ያወጣው መግለጫ እንደሚያሳየው እኤአ በ2015 ተመዝግቦ የነበረውን የ1 ነጥብ 5 ሚሊዮን ሄክታር መሬት በተፈጥሮአዊ መንገድ ብቻ የለማ ሲሆን እኤአ በ2016 ደግሞ  20 በመቶ እድገት በማሳየት 1 ነጥብ 79 ሚሊዮን ሄክታር መሬት በተፈጥሮ ማልማት መቻሉን አስታውቀዋልበተለያዩ የግብርና ዘርፎች እድገት በማሳየት የአርሶ አደሮችም ቁጥር ከነበረበት ላይ በ20 ነጥብ 3 በመቶ እንዲያድግ በማድረግ በአንድ አመት ውስጥ ብቻ ከ72 ሺ በላይ ሰዎች የስራ እድል መፍጠሩም ታውቋልየጣልያን የግብርና ሚኒስትር ማውረቲዝዮ ማርቲና እንዳሉት ጣልያን የምትከተለው የግብርና ሂደት እና እያሳየችው ያለው ፈጣን የግብርና እድገት በአውሮፓ ከሚገኙ ሀገራት በሙሉ የሚልቅና አስተማማኝ ነው ብለዋልበጣልያን የግብርና እድገት ላይ ከፍተኛውን አቅርቦት የሚሸፍነው የአትክልትና ፍራፍሬ ምርት ሲሆን እኤአ በ2016 አመት ብቻ 48 ነጥብ 9 በመቶ ያደገ ሲሆን የጥራጥሬ ዘርፉ ደግሞ በ32 ነጥብ 6 በመቶ እድገት ማሳየቱን ሚኒስትሩ ተናግረዋልበተጨማሪም የወይን እና የወይራ ውጤቶችም በግብርናው በፍጥነት ካደጉ ዘርፎች ውስጥ ይጠቀሳሉየጣልያን የተፈጥሮ ግብርና ፌዴሬሽን ፕሬዝዳት ፓውሎ ካርኔሞላ እንዳሉት የተያዘው አመት ባይጠናቀቅም እስካሁን ያለው የአሀዝ መረጃ እንደሚያሳየው በተፈጥሮአዊ መንገድ የሚለሙ መሬቶች እና የአርሶ አደሮች ቁጥር እየጨመረ መሆኑን ተናግረዋል ኢ ኤስ ኤም እንደዘገበው    
https://waltainfo.com/am/33503/
208
16,278
በአዲስ አበባ የሥነ-ህንፃና የሥነ -ከተማ ዲዛይን ማዕከል ተከፈተ
ሀገር አቀፍ ዜና
Jun 23, 2020
429
አዲስ አበባ ሰኔ 16 2012 ኤፍቢሲ በአዲስ አበባ የስነህንፃ እና የስነ ከተማ ዲዛይን ማእከል ዛሬ በይፋ በከተማዋ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ ኡማ ተከፈተ በመስቀል አደባባይ አካባቢ የተከፈተው ይህ ማእከል በከተማዋ ያሉ ሜጋ ፕሮጀክቶች እና የተለያዩ የመሰረተ ልማት ግንባታዎችን የሚያስቃኝ የፎቶግራፍ እና ሌሎች የስና እንፃ ማሳያ የሆኑ ምስሎች የሚገኙበት ነው ኢንጂነር ታከለ የአዲስ አበባን የከተማነት ጉዞ አበይት መልኮች እና የወደፊት እይታችንን ሻይ ቡና እያልን በእውቀት የምንመለከትበት እና የምንመካከርበት ትልቅ የስነህንፃ እና የስነ ከተማ ዲዛይን ማእከል እንደሚሆን ነው ከዚህ በፊት የገለፁት በማእከሉ የትኛውም ዜጋ ስለከተማዋ እቅዶችና ፕሮጀክቶች መመልከትና የራሱን ሀሳብ በፅሁፍና በድምፅ መስጠት እንደሚችል የከንቲባ ፅህፈት ቤት አስታውቋል የተሰጡት አስተያየቶች በቦታው የሚገኙ ባለሙያዎች በማሰባሰብ ለከንቲባው በየጊዜው የሚያቀርቡ ይሆናል የማእከሉ መቋቋም የከተማዋ ነዋሪ በከተማዋ ላይ ያለው ተሳትፎ እንዲጨምርና ስለ ከተማዋ እየተከናወኑ ያሉ ስራዎች ላይ ግንዛቤ እንዲፈጠርና ግልፅነት ለመፍጠር ያለመ ነው ተብሏልበከተማዋ የተለያዩ አካባቢዎች የመዲናይቱን ገፅታ ፍፁም የሚቀይሩ የተለያዩ ሜጋ ፕሮጀክቶች እየተከናወኑባት ትገኛለች በቢሊየን የሚቆጠር ብር ወጪ ከተደረገባቸው እነዚህ ፕሮጀክቶች መካከልም ሸገርን የማስዋብ ፕሮጀከት አካል የሆኑት የወንዞች ዳርቻ ልማት እና የአንጦጦ ፓርክ ግንባታ ይገኙበታል በተጨማሪም የአድዋ ፓርክ የቤተ መፅሀፍት ግንባታና የመስቀል አደባባይ ፕሮጀክቶችም ተጠቃሾች ናቸው በለይኩን አለም
https://www.fanabc.com/%e1%89%a0%e1%8a%a0%e1%8b%b2%e1%88%b5-%e1%8a%a0%e1%89%a0%e1%89%a3-%e1%8b%a8%e1%88%a5%e1%8a%90-%e1%88%85%e1%8a%95%e1%8d%83%e1%8a%93-%e1%8b%a8%e1%88%a5%e1%8a%90-%e1%8a%a8%e1%89%b0%e1%88%9b-%e1%8b%b2/
175
36,908
የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ስብሰባ በአዲስ አበባ
ሀገር አቀፍ ዜና
November 16, 2018
Unknown
የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ስብሰባ አዲስ አበባ ይጀመራል ከዚህ ቀደም ብሎ የተካሄደውና በትናንትናው እለት የተጠናቀቀው የውጭ ጉዳዮቹ ስብሰባ በአለፉት አመታት ሲጠና የቆየው የህብረቱ ማሻሻያ ሀሳብ ላይ ከስምምነት መድረሱ ተገልጿልበዚህ የአፍሪካ ህብረቱ የሀሳብ ማሻሻያ መሰረት ስምንት የነበረው የኮሚሺነሮች ቁጥር ስድስት ዝቅ ይላል አዲስ አበባ የሚቀመጡት የኮሚሺነሩ ሊቀመንበርም እስካሁን ከነበረው የተሻለ ስልጣን ይኖራቸዋል በአመት ሁለት ጊዜ ይካሄድ የነበረው የመሪዎች ስብሰባ በአመት አንድ ጊዜ ብቻ እንደሚካሄድም የማሻሻያ እቅዱ ሀሳብ ያቀርባል
https://amharic.voanews.com//a/au-summit-in-addis-ababa-11-16-2018/4661857.html
66
30,965
ቻምፒየንስ ሊግ | አል አህሊን የሚገጥሙት የጅማ አባጅፋር የመጀመርያ ተሰላፊዎች ታወቁ
ስፖርት
December 14, 2018
Unknown
በካፍ ቻምፒየንስ ሊግ የአንደኛ ዙር የመጀመርያ ጨዋታ የግብፁን አል አህሊን የሚገጥመው ጅማ አባ ጅፋር የመጀመርያ 11 ተጫዋቾች ታውቀዋል አሰልጣኝ ዘማርያም ወልደጊዮርጊስ በዛሬው ስብስባቸው ባሳለፍነው ሳምንት ከስሁል ሽረ ጋር ያለ ግብ አቻ ሲለያዩ ከተጠቀሙበት ቡድን መካከል ኄኖክ ገምቴሳን በአክሊሉ ዋለልኝ ቢስማርክ አፒያህን በማማዱ ሲዴቤ አስቻለው ግርማን በኤርሚያስ ሀይሉ ምትክ ወደ መጀመርያ አሰላለፍ መልሰዋቸዋልዳንኤል አጄይአወት ገብረሚካኤል ከድር ኸይረዲን አዳማ ሲሶኮ ኤልያስ አታሮይሁን እንደሻው መስኡድ መሀመድ ኄኖክ ገምቴሳአስቻለው ግርማ ቢስማርክ አፒያ ዲዲዬ ለብሪጨዋታው ምሽት 1 ሰአት በአሌክሳንድሪያ ሲደረግ በአል አህሊ ቲቪ የቀጥታ ስርጭት ሽፋን ያገኛል
https://soccerethiopia.net/football/42227
89
32,243
History as Wolaitta Dicha Dump Zamalek out of Confederations Cup
ስፖርት
March 18, 2018
Unknown
Ethiopian flag bearers Wolaitta Dicha have registered the biggest upset of the first round of the CAF Total Confederations Cup when they defeated Egyptian giants Zamalek 43 on penalty shootout Zamalek won the duel 21 on a regular time to tie the aggregate score at 33 before the Bees of Tona emerged victorious on penalties to storm into the second qualifying roundWolaitta Dicha took a slander lead from the first leg to Cairo as head coach Zenebe Fisseha made only change to the side that pip Zamalek 21 in Hawassa Amrela Deletata replaced Zelalem Esyassu in the midfield while the homers made five changes Coach Ehab Galal opted to partner Nana Poku and Bassem Morsy while Emad Fathi who struck Zamaleks goal in Hawassa was benchedThe home side piled on the pressure from the onset as they use the flanks to launch their offenses on Woliatta Dicha who were more defensive in the first interval Zamalek had three spurred chance that could have given them an early lead Ghanaian import Poku rose high as his header went inches wide Morsy who missed the first leg tie due to injury skied his effort before another Pokus effort sailed over the bar The visitors could not register a single shot with the defensive approach hindering them to go forward Kenyan match official Omweno awarded a rather harsh penalty to the homers when relay showed the ball struck defender Tesfu Eliass back The White Knights broke the deadlock at stroke of half time when Ahmed Mabdouly successfully converted the resulting spot kick The controversial penalty frustrated Wolaitta Dicha player and they were lucky enough to see Morsy missing an absolute free header inside the areaWolaitta Dicha are the first Ethiopian side to eliminate Zamalek from a CAF club competition Mekelakeya Ethiopia Bunna and Kidus Giorgis all tried to achieve the fit but were futile The Sodo based side will be facing a team that is demoted to the Confederations Cup from the Champions League in the last qualifying roundThe draw will take place in Cairo on the coming Wednesday Ethiopia will be having to representative in the second tier CAF club toureny after KCCA of Uganda beat Kids Giorgis in the last qualifying round of the CAF Champions League
https://soccerethiopia.net/football/34886
376
32,702
​” በሁለተኛው አጋማሽ ወርደን ቀርበናል” የዋልያዎቹ ም/አሰልጣኝ ዘሪሁን ሸንገታ
ስፖርት
December 7, 2017
Unknown
በሴካፋ ሲኒየር ቻሌንጅ ዋንጫ ሁለተኛ የምድብ ጨዋታ ኢትዮጵያ በቡሩንዲ 41 ተሸንፋለች ከጨዋታው በሀላ የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ምክትል አሰልጣኝ ዘሪሁን ሸንገታ የሰጡትን አስተያየት እንደሚከተለው አቅርበነዋልስለጨዋታው ሽንፈቱ እና ስለተከላካይ መስመሩበእኛ በኩል ጨዋታው መጥፎ አልነበረም ነገር ግን ያሉት ወጣት ተጫዋቾች ከበድ ያለ የኢንተርናሽናል ግጥሚያም ይሁን ቡድን በተቃራኒ ሆነው ገጥመው አያውቁም ይህ ጨዋታም ለእነሱ ከባድ ነበር በቀጣይ ጨዋታዎች የተሻለ ነገር ለመስራት እና ጥሩ ጨዋታ ለማሳየት እንጥራለን የዛሬው ጨዋታ ውጤት ለእኛ መጥፎ ነው ሽንፈቱ የእኛ ችግር ነውበግብ ጠባቂ በኩል ይፈጠራሉ ብለን ያሰብነው ነገር የለም በአጋጣሚ የተፈጠሩብን ነገሮች ናቸው በመጀመሪያው አጋማሽ ብዙ አጋጣሚዎችን አግኝተን ነበር ሁለተኛው አጋማሽ ወርደን የተሻለ አጋጣሚ መፍጠር አልቻልንም የግብ ጠባቂ እና አንዳንድ የመከላከል ስህተቶችም ዋጋ አስከፍሎናል ወጣቶች ልምድ ያገኙበታል ብለን ስለመጣን የተሻለ ነገር ይዘው ይመለሳሉ ብለን እናስባለንምንአልባት ወጣቶች እና ልጆች ስለሆኑ የተጫወቱት ከአንድ ቀን በሀላ ስለሆነ ጉልበታቸውን ጨርሰዋል ብዬ ነው የማስበው ወጣት እና ልጆች ናቸው የጨዋታ ልምዳቸው ገና ነውበጉዳት ነው የተከላካይ መስመሩ ላይ ለውጥ ያደረግነው ቴዲ ቴዎድሮስ በቀለ ተጎድቶ ስለነበረ ነው ተመስገንን ያስገባነው ጨዋታው ጥሩም መጥፎም ጎኖች አሉት የተሻለ ወደ ግብ እንሄዳለን ብዙ አጋጣሚዎችን ፈጥረናል ግን ማጥቃት ብቻውን ውጤት ያመጣል የሚል ሀሳብ የለም የመከላከል አደረጃጀት ከሌለ ዋጋ ያስከፍላል ይህንን ነገር አይተናልስለቀጣይ ጨዋታ እና አጥቂዎችአሁን ላይ ከውድድር አልወጣንም ቀጣይ ጨዋታ ማሸነፍ ከቻልን ወደ ግማሽ ፍፃሜ ማምራት እንችላለን ስለዚህም ለጥሩ ተጋጣሚዎች ተዘጋጅተን ለማሸነፍ እንመጣለንይህ ሽንፈት ተጫዋቾቻችን ላይ ተፅእኖ ያሳድራል ይህ ጨዋታ ለእነሱ ሁለተኛቸው የኢንተርናሽናል ጨዋታ ነው ከምድብ ጨዋታው የሆነ ነገር ለማግኘት በአእምሮ ተዘጋጅተን እንመጣለንአጥቂዎቻችን ወጣት እና የኢንተርናሽናል ልምድ የሌላቸው ናቸው በተለያየ ግዜ የኢንተርናሽናል ጨዋታ ሲጫወቱ ግን መልመድ እና የተሻለ መንቀሳቀስ ይችላሉ
https://soccerethiopia.net/football/31717
238
51,309
በግማሽ አመት የኦንላይን ግብይት የቻይና ኢኮኖሚ እምርታ ማሳየቱ ተገለጸ
ቢዝነስ
August 19, 2019
Unknown
በግማሽ አመት የኦንላይን ግብይት የቻይና ኢኮኖሚ እምርታ ማሳየቱ  ተገለፀየኦንላይን ግብይት ለሀገሪቱ ምጣኔ ሀብታዊ እድገት ከፍተኛ ድርሻ እየተጫወተ መሆኑም ተጠቁሟልባለፉት ሁለት ተከታታይ ሳምንታት የኦንላይን ግብይት የግማሽ አመት የቻይና ኢኮኖሚ እድገት አስተዋፅኦ እንደነበር የሲጂቲኤን ዘገባ አመላክቷልየአለም ሁለተኛዋ ባለ ግዙፍ ምጣኔ ሀብት ባለቤት ቻይና ለኢኮኖሚዋ እድገት የሀገሪቱ ግዙፍ የማኑፋክቸሪንግ አምራች ሴክተሮች ድርሻ ከፍተኛ እንደሆነም ተነግሯል አሁን ደግሞ በሀሪቱ ያሉት የኦላንይን የኢኮሜርስ ኩባንያዎች ለሀገሪቱ የምጣኔ ሀብት እድገት ከፍተኛ ድርሻ እንዳበረከቱ መረጃዎች አሳይተዋልከእነዚህ የኢኮሜርስ ወይም የድረገፅ መገበያያ ተቋማት ዉስጥ ግዙፉ የአሊባባ ኩባንያ ተጠቃሽ ነዉ የአሊባባ ኦንላይን ግብይት ቸርቻሪ የሆነዉ ቲ ሞል የ150 ሚሊዮን ሸማቾች ትእዛዝ ተቀብሏልየስታስቲክስ መረጃ እንደሚያመላክተዉ ከ8 ኦንላይን የግብይት ጥያቄዎች አንዱ የኤሌክትሮኒክስ ምርቶች ሲሆን ሽያጩም ከ40 የተለያዩ መለያ ያላቸዉ ምርቶች ከ100 ሚሊየን በላይ የቻይና ዩአን ገቢ አስገኝተዋልበባለፉት አመታት በፍጥነት በማደግ ላይ የነበረው የቻይና ኢኮኖሚ በዚህ በኢንተርኔት ኦንላይን መገበያያ ተመራጭ የግብይት ዘዴ መደገፉም ይነገራልእንደ አፕል ያሉ ታዋቂ መለያ ያላቸዉ ምርቶች 170 በመቶ አመታዊ እድገት እያሳዩ መምጣታቸዉ ለሀገሪቱ ምጣኔ ሀብት ትልቅ አስተዋፅኦ አበርክተዋል የሀገሪቱ ንግድ ሚኒስቴር ባወጣዉ የግማሽ አመት ኢ ኮሜርስ መረጃ ገጠራማ የቻይና አካባቢዎች የታየዉ የንግድ እንቅስቃሴ 13 ትሪሊዮን ዩአን የደረሰ ሲሆን በየአመቱ የ304 በመቶ እድገት እያስመዘገበ መጥቷልምበቻይና ያሉ የኢ ኮሜርስ ኩባንያዎች በአጠቃላይ ባሳለፍነዉ ግማሽ አመት 3136 ትሪሊዮን ዩአን ገቢ አስገኝተው 85 በመቶ የእድገት መጠንም አሳይተዋልበ2019 መጨረሻ በተያዘዉ ግብ ቢያንስ 10 ሚሊዮን ዜጎችን ከድህነት ለማላቀቅ ሀገሪቱ አቅዳ እየሰራች እንደሆነም የ ሲ ጂቲኤን ዘገባ ያሳያል
https://waltainfo.com/am/33558/
210
35,651
‹‹ ድሉ ለቀጣይ ጨዋታዎች መነሳሳት ይፈጥርልናል ›› አብዱልከሪም ሀሰን
ስፖርት
March 16, 2014
Unknown
መብራት ሀይል ከአስቸጋሪ ጊዜያት ለመውጣት መነሻ የምትሆነውን ድል ቅዳሜ በመድን ላይ ሲያስመዘግብ ከተጠባባቂ ወንበር ተነስቶ ወሳኝ ሚና የተወጣው የመስመር አማካዩ አብዱልከሪም ሀሰን በድሉ መደሰቱን ለሀትትሪክ ጋዜጣ ተናግሯል ድሉ ለሳምንታት ከቆየንበት የደረጃ ሰንጠረዡ ግርጌ ያላቀቀን በመሆኑ ለቀጣይ ጨዋዎች ትልቅ መነሳሳትን ይፈጥርልናል ጨዋታው ከብዶን ነበር በተለይ በመጀመርያው አጋማሽ ጥሩ መንቀሳቀስ አልቻልንም በሁለተኛው አጋማሽ ላሳየነው መሻሻል የተደረጉት የተጫዋቾች ቅያሪ ጠቅሞናል አብዱልከሪም ሀሰን በ2004 ቅዱስ ጊዮርጊስን ለቆ መብራት ሀይልን ሲቀላቀል በፈረሰኞቹ ቤት ያጣውን የቀቋሚ ተሰላፊነት እድል ለማግኘት ቢሆንም በቀዮቹም ቤት በርካታ ጨዋታዎችን ከተጠባባቂ ወንበር ሆኖ ለመጀመር ተገዷል ያም ሆኖ ባለ ተሰጥኦው የመስመር አማካይ ተጠባባቂ መሆኑ እንደማያሳስበው ተናግሯል በርካታ ጨዋታዎች ላይ ተጠባባቂ መሆኔ ደስተኛ ሊያደርገኝ አይችልም ነገር ግን የእኔ ተጠባባቂ መሆን ከቡድኑ በወራጅ ቀጠና ውስጥ መገኘት የበለጠ አያሳስበኝም አሁን ዋናው ትኩረቴ መብራት ሀይል ከወራጅ ቀጠናው እንዲርቅ መርዳት ብቻ ነው ሁልጊዜም ጠንክሬ ስለምሰራ ወደ ቋሚ አሰላለፉ እንደምመለስ እምነት አለኝ ሲል የመብራት ሀይል ወቅታዊ ሁኔታ እንደሚያሳስበው ገልጧልjcomments on
https://soccerethiopia.net/football/146
144
4,858
ህገ ወጥ የጦር መሳሪያ ዝውውርንለመግታት ፈጣን እርምጃ
ሀገር አቀፍ ዜና
March 26, 2019
99
ህገ ወጥ የጦር መሳሪያ በሚያዘዋውሩ አካላት ላይ 19 የክስ መዝገቦች ተከፍተው በመሰራት ላይ መሆኑን የፌዴራል ጠቅላይ አቃቤ ህግ ይገልፃል የህግ ምሁራን ደግሞ የተያዙ ተጠርጣሪዎች አፋጣኝ እርምጃ ተወስዶባቸው ለሌሎች መቀጣጫ ሲሆኑ አለመታየታቸውን ይጠቅሳሉ የፌዴራል ጠቅላይ አቃቤ ህግ የህዝብ ግንኙነትና የኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክተር አቶ ዝናቡ ቱኑ እንዳሉትበህግ ያልተፈቀደውን ንብረት ወደ አገር የማስገባት ሂደት በኮንትሮባንድ ወንጀልም የሚያስጠይቅ ስለሆነ በዚህ በኮንትሮባንድ ወይም በጉምሩክ ህጉ በአዋጅ 8592000 አንቀፅ 168 መሰረት 19 መዝገቦች ላይ ክሰ መመስረት ተችሏል ክስ መመስረት ብቻ ሳይሆን መሳሪያዎቹም ገቢ እንዲሆኑ ተደርጓል ባለፉት አራትና አምስት ወራት ውስጥ ወደ 60ሺ 94 የተለያዩ ሹጉጦችወደ 136ሺ 95 የተለያዩ የሽጉጥ ጥይቶች እንዲሁም ወደ 9 ከባድ መትረየስ 5 ክላሾች 2 ዝናር የጦር መሳሪያ እንዲሁም የተለያዩ የጦር መሳያዎች በአቃቤ ህግ መዝገብ ክስ የተከፈተባቸው ናቸው በምርመራ ላይ ያሉ እንዲሁም በቅርቡም የተያዙ አሉ የክስ መዝገብ ከመክፈት ባሻገር የጦር መሳያዎችን ሲያዘዋውሩ የነበሩት ተሽከርካሪዎች ጭምር ውሳኔ አግኝተው ውርስ እንዲሆኑ መደረጉንም አቶ ዝናቡ ያስረዳሉ እንደ አቶ ዝናቡ ገለፃ የክስ መዝገብ ከተከፈተባቸው 19 ተከሳሾች መካከል አራቱ የዋስትና መብታቸው ተከብሮላቸው ጉዳዩን በውጭ ሆነው እንዲከታተሉ ተደርጓል ቀሪዎቹ ደግሞ የዋስትና መብታቸው ተከልክሎ በማረሚያ ቤት ቆይተው ጉዳያቸውን በመከታተል ላይ ናቸው በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የህግ ምሁር የሆኑት ዶክተር መሀሪ ረዳኢ እንደሚሉት የህገ ወጥ የጦር መሳሪያ ዝውውርን በተመለከተ የተያዙ ሰዎች የፍርድ ሂደታቸውና የተወሰደው እርምጃ ምን አይነት እንደሆነ ለማወቅ ሁለትና ሶስት አመታትን የሚጠይቅ ነው ይሁንና በአሁኑ ወቅት አገሪቱ ያለችበት ነባራዊ ሁኔታ ጊዜ ስለማይሰጥ የተያዙትን ተጠርጣዎሪች በተጣደፈ ሁኔታ ቅድሚያ በመስጠት ውሳኔውን ማሳለፍ ተገቢ ነው ጉዳዩ አንገብጋቢ በመሆኑ ፍርድ ቤቶች ለጉዳዩ ቅድሚያ ሰጥተው ቢሰሩ ለሌላውም መቀጣጫ ይሆን ዘንድ ይረዳል ችግሩ እየሰፋ ለመሄዱ አንዱ ምክንያት ሊሆን የሚችለው በማዘዋወር ተግባር መያዛቸው እንጂ ምንም እንዳልተቀጡ ተደርገው በመታሰባቸው ነው ምክንያቱም መቀጣታቸውን የሚገልፅ መረጃ እየተደመጠ ስላልሆነ ሌሎቹ እንዲበረታቱ አድርጓቸዋል በመሆኑም ጉዳዩ በፍርድ ቤት ቅድሚያ ተሰጥቶት ለተከታታይ ቀናት ችሎት እየተደመጠ ቢበዛ አንድ ወር ባልፈጀ ጊዜ ውስጥ ውሳኔ የሚሰጥበት ሁኔታ ቢመቻች የተሻለ ነው ሲሉም ዶክተር መሀሪ ይመክራሉ የህግ ምሁሩተጠርጣሪው ከተያዘ በኋላ ህጋዊ ስርአቱን ተከትሎ መሳሪያው የተወረሰ መሆኑንና አጥፊው ደግሞ ቅጣት የተወሰነበት መሆኑ ህብረተሰቡ ቢያውቅ ነግ በእኔ የሚለውን ነገር ለማገናዘብ የሚጠቅም መሆኑንም አመልክተዋል ተጠርጣሪዎች ቅጣት ያገኙ መሆናቸውን ተከታትሎ መግለፅና ጉዳዩ የፀጥታና ያለመረጋጋት ምንጭ ስለሆነ እንደ መደበኛ የወንጀል ፋይሎች ወረፋ ከሚይዝ በተፋጠነ ስነ ስርአት ታይቶ በአጭር ጊዜ ውሳኔ ተሰጥቶበት ሊገለፅ እንደሚገባ ዶክተሩ አብራርተዋል በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የህግ ምሁር አቶ ሰለሞን ጎሹ በበኩላቸውህገ ወጥ የጦር መሳሪያ ማሸጋገር ከባድ ቅጣት ከሚያስከትሉ ወንጀሎች ውስጥ አንዱ እንደሆነ አስታውሰው ልክ እንደ ዶክተር መሀሪ ሁሉ ህገ ወጥ የጦር መሳሪያ ዝውውሩ በሚመለከተው አካል መያዙ በሚዲያ እየተነገረ መሆኑን ይጠቅሱና እስከዛሬም እርምጃ ሲወሰድ እምብዛም አለመስተዋሉን ያመለክታሉ እንደ አቶ ሰለሞን ገለፃበአሁኑ ወቅት በርካታ ሪፎርሞች እየተደረጉ ነው አንዱ ሪፎርም የፍርድ ቤቶችን አሰራር ማፋጠንየፍትህ ስርአቱንም ማዘመን ነው ሪፎርሙ በጠቅላይ አቃቤ ህግ እየተሰራ ነው ፍርድ ቤቶች አካባቢ ባለው ክፍተትና የአቅም ችግርም ምክንያት ብዙ ጉዳዮች በመሰራት ላይ ናቸው እነዚህ ነገሮች ግን ትርጉም የሚኖራቸው የፖለቲካ ሁኔታውና የፀጥታው ጉዳይ ሲስተካከል ነው በአሁኑ ሰአት ሰው ሲቀጣ ቢያይም የዚያን ያህል ተስፋ ይቆርጥና ይተዋል የሚል አተያይ የለኝም በእርግጥ ፍርድ ቤት እሱንም የማስተካከል ነገር ይጠበቅባቸዋል ስለዚህ በዚህ ጉዳይ ላይ ቁጥጥር የሚያደርግ መንግስት ስለመኖሩ ማሰማት ያስፈልጋል ምክንያቱም አንዳንዴ ግምታዊ የሆኑ ነገሮች ከእውነታ የበለጠ አደጋ ያስከትላሉና ነው በማለት አብራርተዋል አቶ ዝናቡ ቱኑ በበኩላቸው በየቦታው ግጭት በመፈጠሩ ምክንያት ሰዎች የጦር መሳሪያን የመታጠቅ ዝንባሌ ይታይባቸዋልይህን የሰው ፍላጎት ያስተዋሉ አዘዋዋሪዎች ደግሞ የረቀቀ ስልትን በመጠቀም ወደ አገር የማስገባቱን ሂደት ተያይዘውታል ይሁንና በሚደርሰው ጥቆማ መሰረት ክትትል በማድረግ ለህግ የማቅረብ ስራ እየተሰራ ነው የጦር መሳሪያ የመዘዋወሩ ዋነኛ ምክንያት የመጀመሪያው ይህን ሊያስቀጣ የሚችል የህግ ማእቀፉ ደካማ መሆን ነው ከዚህ አንፃር አዋጅ የማሻሻል ስራ ተጀምሯል በፍጥነትም ፀድቆ ወደ ስራ እንዲገባም ከባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት እየተደረገ ነው የቀድሞ አዋጅ አንዳንዶቹ የዋስትና መብታቸውን የሚከለክልበት ሁኔታ የለም ስለዚህ ግለሰቦቹ በዋስትና ይወጣሉ እንዲሁም ደግሞ የቅጣት መጠኑም በጣም ዝቅተኛ ነው አዲሱ የጦር መሳሪያ ቁጥጥር ረቂቅ አዋጅ ነው የሚባለው የመጀመሪያ አላማ ተብሎ የሚወሰደው በተለይም መንግስት የአገሪቷን ህዝብ ሰላምና ፀጥታ የማስጠበቅ ሀላፊነት ከመቼውም ጊዜ ይበልጥ አሁን የታመነበት ሁኔታ ነው ያለው ስለዚህ የጦር መሳያዎቹ በግለሰብ ደረጃ እንዴት ነው የሚታጠቁት የሰዎችን ሰላም ለማስጠበቅ ሲባል ማነው መታጠቅ ያለበት ዝውውርስ ሲዘዋወር መደረግ ያለበት ሁኔታ ምንድን ነው ህገ ወጥ ሲሆንስ ምን አይነት የቅጣት እርምጃዎች ናቸው መወሰድ ያለባቸው የጦር መሳሪያውስ እንዴት ነው የሚተዳደረው የሚለውን ጭምር ዝርዝር ጉዳይ የሚይዝ ነው ይህ ረቂቅ አዋጅ ሲፀድቅ ህገ ወጥ የጦር መሳሪያ አዘዋዋሪዎች ላይ በጣም ከባድ የሆነ ቅጣት ይጥላል ተብሎ ይታመናል በቀጣዮቹ ወራት በአፋጣኝ ቅድሚያ ተሰጥቶ እንደሚፀድቅ የሚጠበቅ ሲሆን እስከዚያው ግን ነባሩ ህግ ነው የሚሰራው ብለዋል የህገወጥ የጦር መሳሪያ ዝውውሩ ቀጣይነት የሚኖረው ከሆነ ሰላም ጠፍቶ አንዱ በአንዱ ላይ ለመነሳሳት የሚጋብዝ ይሆናል ነገር ግን የህዝቡ አንድነትና አብሮነት የሚጠበቅ ከሆነ ህገ ወጥ አዘዋዋሪዎቹ ተቀባይ ያጣሉ ህገ ወጥ መሳሪያን በሰራዊት ብዛት መጠበቅ አይቻልምና ህዝቡ ከመንግስት ጋር ሆኖ ሰላሙን ሊነሳ የሚሻውን እንዳያስተናግድ ግንዛቤ ሊፈጠርለት ይገባል ዳይሬክተሩ እንዳሉትበዝውውሩ ሂደት ዋና የተባሉትን ለይቶ በህግ እንዲጠየቁ የማድረግ ስራ የተጀመረ ሲሆን ከተለያዩ ባለድርሻ አካላት ጋር በቅንጅት እየተሰራም ነው የጦር መሳሪያዎቹ የሚመጡባቸው አገራት ጋርም በቅንጅት ለመስራት የሚያስችል የጋራ ስምምነቶች በማድረግ ላይ ነውአዲስ ዘመን መጋቢት172011በ  fWh
https://www.press.et/Ama/?p=7534
745
15,531
የኢትዮጵያ ማሪታይም ጉዳይ ባለስልጣን የ10 አመት መሪ የልማት እቅዱ ላይ ውይይት እያካሄደ ነው
ሀገር አቀፍ ዜና
Sep 4, 2020
170
አዲስ አበባ ነሀሴ 29 2012 ኤፍቢሲ የኢትዮጵያ ማሪታይም ጉዳይ ባለስልጣን የ10 አመት መሪ የልማት እቅዱ ላይ ውይይት እያካሄደ ነውባለስልጣኑ በሎጅስቲክና ባህር ዘርፎችም በቀጣይ 10 አመታት ሊሰሩ የታቀዱ ጉዳዮች ላይ እየመከረ ይገኛልእቅዱም ኢትዮጵያን በመጭዎቹ 10 አመታት በሎጅስቲክ አገልግሎት ከአፍሪካ ቀዳሚ ማድረግ እና ብቁ ባህረኞችን በማቅረብ ከአለም 5 ቀዳሚ ሀገራት አንዷ የማድረግ ራእይ አስቀምጧል ነው የተባለውከጅቡቲ ውጭ በፓርት ሱዳን እና በርበራ ወደብ ያለውን ተጠቃሚነት ማሳደግም ሌላው ይሻሻላል ተብሎ የተቀመጠ ጉዳይ ነውየመልቲ ሞዳል አፈፃፀምም አሁን ካለው የተሻለ አካሄድን ማጠናከር የደረቅ ወደብ ቁጥሮችን ወደ 11 ከፍ ማደረግም ይሰራባቸዋል የተባሉ ጉዳዮች ናቸውየዘርፉ ባለሙያዎች እና ባለድርሻ አካላት እየተሳተፉበት ባለው ውይይት የቴክኖሎጅ አጠቃቀም ችግር የሰለጠነ የሰው ሀይል እጥረት የመሰረተ ልማት አቅርቦት ችግር ዋና ዋና የዘርፉ ችግሮች መሆናቸው ተገልጿልበሎጅስቲክ አገልግሎት መሻሻል የታየባቸው ሁኔታዎች ቢኖሩም በባህር ዘርፉና ወደብ አጠቃቀም ላይ ሰፊ ችግር አለም ተብሏልበሀብታሙ ተክለስላሴ የዜና ሰአት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዜናዎችን በፍጥነት በአጭር የፅሁፍ መልእክት መልክ በስልክዎ ላይ እንዲደርስዎ ወደ 8111 OK ብለው ይላኩ
https://www.fanabc.com/%e1%8b%a8%e1%88%9b%e1%88%aa%e1%89%b3%e1%8b%ad%e1%88%9d-%e1%8c%89%e1%8b%b3%e1%8b%ae%e1%89%bd-%e1%89%a3%e1%88%88%e1%88%b5%e1%88%8d%e1%8c%a3%e1%8a%95-%e1%8b%a810-%e1%8a%a0%e1%88%98%e1%89%b5-%e1%88%98/
149
11,476
“የመገናኛ ብዙኃንን ጥፋት በዝምታ ማለፉ ተገቢ አይደለም።” አስተያዬት ሰጪዎች
ሀገር አቀፍ ዜና
October 5, 2019
27
ባህር ዳር መስከረም 232012 አም አብመድ በተቀናጀ መንገድ የአማራ ህዝብ ላይ ዘመቻ ሲደረግበት የፌዴራል መንግስት ዝምታን መምረጡ ተገቢ አለመሆኑን የደብረ ብርሀን ዩኒቨርሲቲ ምሁር እና የከተማዋ ነዋሪዎች ተናገሩየአማራ ህዝብ አንድ ሆኖ ሰላሙን ማስጠበቅ እንዳለበትም አስተያዬት ሰጭዎቹ አሳስበዋልአንዳንድ የመገናኛ ብዙሀን የተቋቋሙበትን አላማና የሚዲያን ሚና ወደ ጎን በመተው የተዛባ ዘገባ በማሰራጨት በአማራ ህዝብ ላይ ዘመቻ ከፍተውበታል ነው ያሉት ምሁሩ እና ነዋሪዎቹ ለአብነትም በማእከላዊ ጎንደር ዞን ከሰሞኑ ተከስቶ የነበረውን አለመረጋጋት ለራሳቸው በሚመች መንገድ አድርገው መዘገባቸውን ጠቅሰዋልበደብረ ብርሀን ዩኒቨርሲቲ የፖለቲካ ሳይንስ ምሁሩ ጋሻው አይፈራም እንዳሉት መገናኛ ብዙሀኑ ህገ ወጥ እና የተዛቡ ዘገባዎችን ሲሰሩ ህግ አስፈፃሚው አካል በዝምታ ማለፉ ተገቢ አይደለምአብመድ ያነጋገራቸው የሀብረተሰብ ክፍሎችም ሙያዊ መርህን ሳይሆን ግጭት መቀስቀስን አላማ ያደረጉ መገናኛ ብዙሀን በአማራ ህዝብ ላይ የጥላቻ በትር ለማሳረፍ ሞክረዋል ነው ያሉት በተቀናጀ መንገድ የአማራ ህዝብ ላይ ዘመቻ ሲደረግበት የፌደራል መንግስት ዝምታን መምረጡ ተገቢ አለመሆኑንም ተናግረዋል
https://www.amharaweb.com/%e1%8b%a8%e1%88%98%e1%8c%88%e1%8a%93%e1%8a%9b-%e1%89%a5%e1%8b%99%e1%8a%83%e1%8a%95%e1%8a%95-%e1%8c%a5%e1%8d%8b%e1%89%b5-%e1%89%a0%e1%8b%9d%e1%88%9d%e1%89%b3-%e1%88%9b%e1%88%88%e1%8d%89-%e1%89%b0/
130
46,845
የመምህራን የጥቅማ ጥቅም ጥያቄዎች በቅርቡ ምላሽ ያገኛሉ-አቶ ሽፈራው ሽጉጤ
ፖለቲካ
April 14, 2016
Unknown
የመምህራንን ፍልሰት ለማስቀረት ከደመወዝ ከመኖሪያ ቤትና ተያያዥ ጉዳዮች ጋር በተያያዘ የሚቀርቡ የጥቅማ ጥቅም ጥያቄዎች በቅርቡ ምላሽ እንደሚያገኙ ትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀየትምህርት ሚንስትሩ አቶ ሽፈራው ሽጉጤ  ዛሬ ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የበጀት አመቱን ስምንት ወራት ሪፖረት ሲያቀርቡ እንዳመለከቱት ለትምህርት ጥራት እንቅፋት የሆነውን የመምህራንን ፍልሰት ለማስቀረት መንግስት ልዩ ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ ነው ለዚህም ተገቢው ጥናት ተካሂዶ የመምህራን የደመወዝ ማሻሻያና የመኖሪያ ቤት አቅርቦት ደንቦች ተዘጋጅተዋል ብሏልየመምህራን ደመወዝ አሁን ካለው ወቅታዊ የኑሮ ሁኔታ አንፃር በቂ ባለመሆኑ መንግስት ማሻሻያ እንዲደረግ በመወሰን ወደ ተግባር መገባቱን የትምህርት ሚኒስትሩ ተናግረዋል ክልሎች የተዘጋጁትን ደንቦች በዝርዝር ተመልክተው በተያዘው ወር ለሚኒስቴሩ እንደሚልኩ ሚኒስትሩ አስገንዝበዋልበመምህራን የደመወዝ እርከን ላይም ማሻሻያ መደረጉን የጠቆሙት ሚኒስትሩ በእርከን ተገድቦ በቆየው የትምህርት ቤት አመራሮች የደመወዝ ጣሪያም ተሻሽሏል ብለዋል የደመወዝ ማሻሻያው ከሀምሌ ወር 2008 አም ጀምሮ ተግባራዊ ሊደረግ ይችላል የሚል እምነት እንዳላቸው አቶ ሽፈራው ገልፀዋልከደመወዝ ማሻሻያው በተጨማሪ የመኖሪያ ቤት አቅርቦትና የትራንስፖርት አማራጮች መታየቸውን ሚኒስትሩ ገልፀዋል በመሆኑም መምህራን በከተማና በገጠር የመኖሪያ ቤት የሚያገኙበት ስርአት ይዘረጋል በአዲስ አበባ ከተማ መምህራን የጋራ መኖሪያ ቤቶችን በሚዛናዊ ክፍያ በመከራየት የሚኖሩበት አቅጣጫ መቀመጡን ሚኒስትሩ አስገንዝበዋልሚኒስትሩ በተጨማሪ እንዳሉት የመኖሪያ ቦታ እንዲያገኙ በማድረግ በማህበር በመደራጀት ብድር ተመቻችቶላቸው ቤት የሚገነቡበት ሂደት ይተገበራል በገጠር ከተቻለ በትምህርት ቤቶች ቅጥር ግቢ አልያም በትምህርት ቤቶች አቅራቢያ መምህራን በጊዜያዊነት የሚጠቀሙባቸው መኖሪያ ቤቶች በመንግስትና በህዝቡ ወጭ ይገነባሉ ይህም የመኖሪያ ቤት አቅርቦት ችግርን ከመፍታት በተጓዳኝ መምህራንን ከትራንስፖርት ወጪና እንግልት ይታደጋልበአዲስ አበባ ከተማ መምህራን አንበሳ የከተማ አውቶቡስን በነፃ የሚጠቀሙበት አቅጣጫ መቀመጡን ሚኒስትሩ ገልፀዋል ለዚህም ካርድ የሚዘጋጅ ሲሆን የከተማ አስተዳደሩም ጉዳዩን ስለተቀበለው በቅርቡ ተግባራዊ ይደረጋል ነው ያሉት የአዲስ አበባ ተሞክሮ ከታየ በኋላ በሌሎች ክልሎችም ይተገበራል በቀጣይ ለመምህራንና ተማሪዎች ብቻ የትራንስፖርት አገልግሎት የሚሰጡ የትምህርት ቤት አውቶቡስ ተሸከርካሪዎች ለመመደብ እቅድ ተይዞ እየተሰራ መሆኑን አስገንዝበዋልየመምህራን ፍልሰቱን ለማስቀረት ሚኒስቴሩ የጀመራቸውን ስራዎች አጠናክሮ እንዲቀጥል ምክር ቤቱ አሳስቧል የመምህራን አቅም ግንባታየተደራጀ የልማት ሰራዊት እንቅስቃሴ መጠነ ማቋረጥን  ለመቀነስ የተከናወኑት ተግባራት የሚበረታቱ መሆናቸውን ምክር ቤቱ በጠንካራ ጎን ተመልክቷቸዋል የቅድመ መደበኛ ትምህርትን ለማስፋፋትና መልካም አስተዳደርን ለማስፈን የተጀመሩት ጥረቶች ተጠናረው መቀጠል እንዳለባቸው ተመልክቷል
https://waltainfo.com/am/25688/
295
1,743
ሳምንቱ በታሪክ
መዝናኛ
April 5, 2019
87
አመታት በፊት በዚህ ሳምንት ከመጋቢት 23 እስከ 29 በኢትዮጵያ ታሪክ ውስጥ ከተከናወኑ ከተከሰቱ ድርጊቶችና ክስተቶች መካከል ጥቂቶቹን እንደሚከተለው አቅርበናል መጋቢት 24 ቀን 1922 አም ንግስተ ነገስታት ዘውዲቱ ምኒልክ አረፉ ዘውዲቱ ምኒልክ የተወለዱት ከታላቁ ንጉሰ ነገስት ዳግማዊ አጤ ምኒልክና ከወሮ አብችው በያን ነው ገና የስድስት አመት ተኩል ልጅ ሳሉ ለንጉሰ ነገስት አጤ ዮሀንስ ፬ኛ ልጅ ለራስ አርአያስላሴ ዮሀንስ ተዳሩ ከአምስት አመታት በኋላም ራስ አርአያስላሴ ዮሀንስ ስለሞቱ ዘውዲቱ ወደ ሸዋ ተመለሱ በ1884 አም ደግሞ ደጃዝማች ውቤ አጥናፍሰገድን አግብተው መኖር ጀመሩ ይህ ጋብቻም ፈረሰና በ1893 አም የእቴጌ ጣይቱ የወንድም ልጅና የጎንደር ገዢ የሆኑትን ራስ ጉግሳ ወሌን አገቡ መስከረም 17 ቀን 1909 አም ልጅ ኢያሱ ሚካኤል ከስልጣን ሲሻሩ ዘውዲቱ ምኒልክ ንግስት ተፈሪ መኮንን ደግሞ ታላቁን የሰለሞን ኒሻን ተሸልመው ራስ ተባሉና አልጋ ወራሽ ሆነው ተሾሙ ልጅ ኢያሱ ከስልጣን ተሽረው ዘውዲቱና ተፈሪ ከተሾሙበት ጊዜ ጀምሮ ዘውዲቱ ሞተው ተፈሪ መኮንን ንጉሰ ነገስት እስከሆኑበት ጊዜ ድረስ እጅግ ከፍተኛ የስልጣን ሽኩቻ የታየበት ወቅት ነበር ልኡል አልጋወራሽ ራስ ተፈሪ መኮንን ንጉስ ሚካኤል አሊን በሰገሌ ጦርነት እነ ደጃዝማች አባውቃውንና ሌሎች የዘውዲቱ ደጋፊ መኳንንትን በጉልበትና በድርድር ካሸነፉ በኋላ አንድ ተቀናቃኝ ቀራቸው ይህሰው የንግስተ ነገስታት ዘውዲቱ ምኒልክ የቀድሞ ባል ራስ ጉግሳ ወሌ ነበሩ ራስ ጉግሳ ከቤተመንግስት እንዲርቁ በመደረጋቸውና የባለቤታቸው የዘውዲቱ ምኒልክ ስልጣን በራስ ተፈሪና ደጋፊዎቻቸው እየተገዘገዘ በመሄዱ በራስ ተፈሪ መኮንን ላይ ቂም ከቋጠሩ ውለው በማደራቸው የሁለቱ ወገኖች ልዩነትና ፀብም ከጊዜ ወደ ጊዜ እየሰፋ ሄደ በመጨረሻም የሁለቱ ወገኖች ፀብ ወደ ጦርነት አምርቶ መጋቢት 22 ቀን 1922 አም የአንቺም ጦርነት በጌምድር ውስጥ ተካሄደ በኢትዮጵያ ታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ የጦር አውሮፕላኖች ጥቅም ላይ ዋሉ ራስ ጉግሳም የጨበጣ ውጊያ ላይ ሳሉ ጭንቅላታቸውን ተመትተው ሞቱ በጦር አውሮፕላኖች የታገዘውና ከራስ ጉግሳ ጦር የተሻለ ዘመናዊ መሳሪያ የታጠቀው የነራስ ተፈሪ ጦር ባለድል ሆነ ራስ ተፈሪ ተቀናቃኞቻቸውን መንጥረው ጨረሱ ዘውዲቱና ዘውዳቸው ብቻቸውን ቀሩ ከጦርነቱ ሁለት ቀናት በኋላ መጋቢት 24 ቀን 1922 አም ንግስተ ነገስታት ዘውዲቱ ከዚህ አለም በሞት ተለዩ ስርአተ ቀብራቸውም ራሳቸው ባሰሩት በታእካ ነገስት ባእታ ለማርያም ገዳም በደማቅ ስነስርአት ተፈፀመአዲስ ዘመን መጋቢት 272011አንተነህ ቸሬ
https://www.press.et/Ama/?p=8265
303
34,243
አዲሱ የወልድያ ሼክ መሃመድ ሁሴን አላሙዲ ስታድየም ገፅታ
ስፖርት
July 31, 2016
Unknown
በወልድያ ከተማ የተገነባው የሼክ መሀመድ ሁሴን አላሙዲ ስታድየም ወደ መጠናቀቂያው ምእራፍ ተሸጋግሯል ስታድየሙን የጎበኘው ባልደረባችን ስለስታድየሙ ያሰባሰበውን መረጃ እንደሚከተለው አቅርበነዋልመቻሬ ሜዳ ተብሎ በሚጠራው ቦታ ላይ የተገነባው ይህ ስታድየም የግንባታ ሂደቱ 4 አመት ያህል የፈጀ ሲሆን ከግማሽ ቢልዮን ብር በላይ ወጪ እንደተደረገበት ይታመናል ሙሉ ለሙሉ ወንበር እና ጣርያ የተገጠመለት ስታድየሙ 25ሺህ ሰዎችን በወንበር የማስተናገድ አቅም አለው4 የመልበሻ ከፍሎች እና 2 የማሟሟቂያ ሜዳዎቸ ያሉት ስታድየሙ ከዋናው የእግርኳስ እና አትሌቲክስ ሜዳ በተጨማሪ በውጭኛው ስታድየም ክፍል የዋና ገንዳ የቅርጫት ኳስ መረብ ኳስ እጅ ኳስ እና የሜዳ ቴኒስ ሜዳዎች እንዲሁም ለ34 ሰዎች የሚሆን የእንግዳ ማረፍያ አካቷልልክ እንደ አዲስ አበባ ስታድየም ሁሉ በዙርያው ከመቶ በላይ የንግድ ሱቆች የተዘጋጀለት አዲሱ የወልድያ ስታድየም የሄሊኮፍተር ማረፍያ በቂ የመኪና ማቆምያ እና ውብ አረንጓዴ ቦታዎች አሟልቷልወደ ስታድየሙ ውስጠኛ ክፍል ስናመራ ሁለት ግዙፍ ስክሪኖች እንደሚገጠም የታወቀ ሲሆን 2 የቪአይፒ ቦታዎች ተዘጋጅተውለታል አንደኛው በመስታውት የተከለለና ለደህንነት አስተማማኝ ሲሆን ሌላኛው ደግሞ መስታውት የሌለው የቪአይፒ መቀመጫዎች ስፍራ ነው በዘመናዊ መንገድ የተሰራ የጋዜጠኞች ክፍል ሲኖረው በአንድ ጊዜ በርካታ ሚድያዎች ጨዋታ በቀጥታ እንዲያስተላልፉ በማሰብ የድምፅ መደበላለቅ እንዳይፈጠር ድምፅ የማያሳልፉ ክፍሎችም ተዘጋጅተውለታል በትሪቡን በኩል የኤሌክትሮኒክስ መፈተሻ እንደተገጠመለትም ታውቋልይህ ሙሉ ለሙሉ ወንበር የተገጠመለት ዘመናዊ ስታድየም በመጪው ጥቅምት ወር 2009 እንደሚመረቅ የታወቀ ሲሆን ወደ ፕሪሚየር ሊጉ ለማለፍ እጅግ ጥቂት እርምጃ ብቻ የቀረው ወልድያ ስፖርት ክለብ የቀጣይ የውድድር ዘመኑን ሙሉ መቀመጫው በክለቡ የማልያ ቀለም ባሸበረቀው ዘመናዊ ስታድየም የሚጫወት ይሆናልከስታድየሙ የውስጥ ገፅታዎች የተወሰኑ ምስሎችን እነሆ ብለናል
https://soccerethiopia.net/football/15238
218
5,322
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከዲፕሎማትና ሚሲዮኖች  ጋር ሊወያዩ ነው
ሀገር አቀፍ ዜና
January 12, 2019
30
አዲስ አበባ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ከዲፕሎማቶችና ሚሲዮኖች ጋር በቀጣዩ ሳምንት ይወያያሉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የአንድ ሳምንት የኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ስራዎች መርሀ ግብር ተዘጋጅቷልየውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አቶ መለስ አለም በሰጡት ሳምንታዊ መግለጫ እንዳስታወቁት ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ በመጪው ሰኞ  ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ስራ ሀላፊዎች በውጭ አገራትና በዋና መስሪያ ቤት ከሚገኙ የሚሲዮን መሪዎች እና ዲፕሎማቶች ጋር ይወያያሉ ውይይቱ የሚደረገው በሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ እየተተገበረ ስለሚገኘው ለውጥ ባለፉት 10 ወራት ውስጥ የተገኙ የዲፕሎማሲ ውጤቶች እና ቀጣይ የውጭ ጉዳይ ተልእኮ ላይ የሚያተኩር ነውበዚህ ወቅት ባለው አለም አቀፋዊ ሁኔታ ጋር የኢትዮጵያን ብሄራዊ ጥቅም ይበልጥ ማስጠበቅ በሚቻልበት ሁኔታ በተለይ ኢትዮጵያዊነት በአለም ጎልቶ እንዲወጣ ከዳያስፖራው ጋር ሁሉም ኢትዮጵያውያን በአገራቸው አምባሳደር ሆነው እንዲንቀሳቀሱ የዜጎች ክብር የሚረጋገጥበት ብሄራዊ ደህንነት የሚጠበቅበት ኢኮኖሚያዊ ዲፕሎማሲ የሚጎለብትበት ሁኔታዎች ላይ እንደሚመከርም አቶ መለስ አለም ገልፀዋል በውይይቱ አዲስ ተሿሚ አምባሳደሮችን ጨምሮ 60 ሚሲዮን መሪዎችና ከፍተኛ ዲፕሎማቶች ወደ አገር እየገቡ ሲሆን ከውይይቱ በኋላ በቀጣይ ቀናቶች ሚሲዮንና የውጭ ጉዳይ ስራ ዘርፎች የተናጠል ውይይቶችና የክንውን ሪፖርት ግምገማ ያደርጋሏቶ መለስ እንዳስታወቁት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዶክተር ወርቅነህ ገበየሁ የሚያስጀምሩት ወቅታዊ አገራዊ አካባቢያዊና አለም አቀፋዊ ሁኔታዎች ላይ ትኩረት የሚያደርግ የፓናል ውይይት ይደረጋል የፓናል ውይይቱ ላይ ታዋቂ አለም አቀፍ ግንኙነት ምሁራን እና ዲፕሎማቶች የሚሳተፉበት ይሆናል ሌላኛው መርሀ ግብር ቅዳሜ ጥር 4 ቀን 2011 አም የኢትዮጵያ ባህል ቀን የሚል ስያሜ የተሰጠው በአዲስ አበባ ተቀማጭ ለሆኑ አገራት አምባሳደሮችና የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽነሮች የሚጋበዙበት በአይነቱ የተለየ ፕሮግራም ነውፕሮግራሙ የተዘጋጀው አዲስ አበባ የአፍሪካ መዲና እንደመሆኗ ዲፕሎማቶች ከተማዋን ይበልጥ ለማስተዋወቅ ነው ፕሮግራሙ የእንጦጦ ተራራን በመውጣት አፄ ምኒሊክ ቤተ መንግስትንና ሙዚየም መገብኘት የሱሉልታ ያያ መንደርን በማቅናት የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ታሪክ የሚያሳይ ሙዚየም ይጎበኛል ይህ ፕሮግራም በውጭ ጉዳይ አስተባባሪነት የባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር አዲስ አበባ እና ኦሮሚያ ባህልና ቱሪዝም ቢሮ ቱሪዝም ኢትዮጵያ የኢትዮጵያ ቱሪስት ኦፕሬተሮች ማህበር የአዲስ አበባ ንግድ ዘርፍ ማህበራት ይሳተፉበታልበተያያዘ ዜናም  የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አቶ ነብያት ጌታቸውን በቃል አቀባይነት ሾሟል አቶ ነብያት ጌታቸው የመጀመሪ ዲግሪ ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ እና እንግሊዝ አገር ከሚገኘው ሊድስ ዩኒቨርሲቲ አለም አቀፍ ኮሚኒኬሽን ሁለተኛ ዲግሪ አላቸው አቶ ነብያት በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የሰሜንና ደቡብ አሜሪካ እና ካሪቢያን ጉዳዮች ዳይሬክተር ጀነራል የነበሩ ሲሆን ከዚህ ቀደም በሚኒስትር ካቢኔ ፅህፈት ቤት ዳይሬክተር ጀነራል የኢፌዴሪ አፍሪካ ህብረት ቋሚ መልእክተኛ ፅህፈት ቤት  የሰላምና ደህንነት ጉዳዮች ዳይሬክተር በፐብሊክ ዲፕሎማሲ ኮሚሽን ተጠባባቂ ዳይሬክተር እና በተለያዩ የፖለቲካ ዲፓርትመንት በዴስክ ኦፊሰርነት ከ1985 አም ጀምሮ አገልግለዋልአዲስ ዘመን ጥር 42011ሰላማዊት ንጉሴ
https://www.press.et/Ama/?p=2858
356
46,992
የሻዕቢያ ዓላማ የኢትዮጵያን አንድነት መበታተንና ማፍረስ ነው -ሞላ አስገዶም
ፖለቲካ
September 15, 2015
Unknown
የሻእቢያ አላማ የኢትዮጵያን አንድነት ማፍረስና መበታተን በመሆኑ ይህን አላማውን የሚያሳኩ ድርጅቶችን በማደራጀትና በመደገፍ  እየተንቀሳቀሰ መሆኑን የትህዴን ሊቀ መንበር ሞላ አስገዶም ገለፀበኤርትራ ውስጥ በነበራቸው ቆይታ ከኢትዮጵያ መንግስት ጋር በፈጠሩት ምስጢራዊ ግንኙነት ለአንድ አመት ያህል የሻእቢያን የጥፋት ተልእኮ በጥልቀትና በቅርበት ሲከታተሉ መቆየታቸውን ሊቀመንበሩ ለኢትዮጵያ ፈርስት ድረ ገፅ ተናግሯልበዚህም ሻእቢያ የኢትዮጵያን እድገትና ልማት ለማደናቀፍ እየተንቀሳቀሰ መሆኑን ለመረዳት ችለዋልትህዴን ቀደም ሲልም ለአገር ይጠቅማል በሚል ወደ ትግል መግባቱን ሊቀ መንበሩ አስታውሶ ቡድኑ በየጊዜው ከኢትዮጵያ መንግስት ጋር በፈጠረው ምስጢራዊ ግንኙነት  በየጊዜው በመወያየትና በመመካከር የሻእቢያን የጥፋት ተልእኮ ሲያከሽፍ መቆየቱን ገልጿልሊቀ መንበሩ ሰሞኑን የተደራጀውን ሀይል በመምራት ወደ ኢትዮጵያ መግባታቸው ቀደም ሲል በታቀደው መሰረትና በመንግስትም የሚታወቅ መሆኑን ተናግሯል የቡድኑ አባላት ለአንድ አመት ያህል ሁኔታዎችን በመገምገም በመጓዛቸው ኦፕሬሽኑን በስኬት ለማጠናቀቅ መቻላቸውን ነው ያስረዳውበኤርትራ መንግስትና በግንቦት 7 አማካኝነት እንዲፈጠር የተደረገው የአሸባሪዎች ጥምረት ምንም ጥቅም የሌለውና እዚህ ግባ የሚባል ፋይዳ እንደሌለውም ሞላ አስገዶም ተናግሯል ወደ አገር ቤት የገቡት የቡድኑ አባላት በደንብ የተደራጁና መሳሪያ የታጠቁ በመሆናቸው ወደ አገር ቤት  በተደረገው ጉዞም ከሻእቢያ ወታደሮች ጋር ተኩስ በመግጠምና በመደምሰስ ለድል መብቃታቸውን አስረድቷልበመንግስትና በህዝቡ የተደረገልን አቀባበል በጣም የሚደነቅ የሚያኮራና የሚመሰገን ነው ያሉት ሊቀ መንበሩ ይህም አገራቸው በመሆኑ ሲጠብቁት የነበረ እንደሆነ ገልጿል በሁሉም አካላት የተደረገላቸውን ጥሩ አቀባበል አመስግኗልሞላ አስገዶም የኤርትራ መንግስትና ግንቦት 7 የተባለው ፀረ ኢትዮጵያ አሸባሪ ድርጅት ባዘጋጁት የህብረት ስምምነት የስብስቡ ኮር ሀይል የሆነው የትህዴን ሊቀመንበር ነው ከዚህም በተጨማሪ በሻእቢያና በግንቦት 7 የተመሰረተው ንቅናቄ ምክትል ሊቀመንበር በመሆን ተመርጧልበሞላ አስገዶምና በጓደኞቹ የሚመራው ከ800 በላይ የሚሆን በሚገባ የታጠቀና የተደራጀ ሀይል መስከረም 1 ቀን 2008 አም ከነሙሉ ትጥቁ ወደ ኢትዮጵያ መግባቱን ዋልታ ዘግቧል
https://waltainfo.com/am/25536/
234
6,262
በሐዋሣ ሂልተን ኢንተርናሽናል ሆቴል ሊገነባ ነው
ቢዝነስ
Saturday, 03 October 2015 10:25
1212
ከ5 አመት በኋላ ግንባታው ተጠናቆ ስራ ይጀምራል    ሂልተን ኢንተርናሽናል ከአዲስ አበባ ውጪ የመጀመሪያውን ሂልተን አለማቀፍ ሪዞርት እና ስፓ ግንባታ በዚህ አመት የሚጀምር ሲሆን የስራ አስተዳደር ስምምነትም ከሰንሻይን ቢዝነስ ጋር ሰሞኑን ተፈራርሟል በስምምነት ፊርማ ስነስርአቱ ወቅት እንደተገለፀው የሪዞርትና ስፓ ግንባታው በሀዋሳ ከተማ በሀይቁ ዳርቻ በያዝነው አመት በ840 ሚሊዮን ብር ገደማ ይጀመራል ከ5 አመት በኋላ በ2013 አም ግንባታው ተጠናቆ አገልግሎት መስጠት እንደሚጀምር ይጠበቃልእስከ አሞራ ገደል ብሄራዊ ፓርክ ድረስ በሚገኘው የሀይቁ ዳርቻ ላይ ይገነባል የተባለው ይህ አለማቀፍ ሪዞርትና ስፓ 169 ክፍሎችና ቪላዎች የሚኖሩት ሲሆን በተጨማሪም የውጪ መዋኛ እና የስፓ ማእከሎቹ የሪዞርቱ ልዩ መለያ ይሆናሉ ተብሏል ሂልተን አለማቀፍ እና ሰንሻይን ቢዝነስ ሰሞኑን በሂልተን አዲስ አበባ የስምምነት ፊርማ በተፈራረሙበት ወቅት እንደተገለፀው የዋና ገንዳ ዙሪያ ባር እና ግሪል ያለው ልዩ ሬስቶራንትን ጨምሮ የአራት የተለያዩ አገራት የምግብ ምርጫዎች ያላቸው ሬስቶራንቶች ይኖሩታል ተብሏል ሆቴሉ ከስድስት የስብሰባ አዳራሾች በተጨማሪ ከ1ሺህ ካሜትር በላይ የሆነ አዳራሽ እንደሚኖረውም ተገልጿል በስምምነት ፊርማው ወቅት የሂልተን አለማቀፍ የአውሮፓ እና የአፍሪካ የልማት ከፍተኛ ምክትል ፕሬዚዳንት ፓትሪክ ፊትዝጊቦን ከፍተኛ እድገት እያስመዘገበ ባለሙ ክልል ውስጥ ሆቴሉ መከፈቱ ወደ ደቡብ ኢትዮጵያ ለሚጓዙ ጐብኚዎች መልካም አጋጣሚ ይሆናል ብለዋል የሰንሻይን ቢዝነስ ባለቤት አቶ ሳሙኤል ታፈሰ በበኩላቸው ከሂልተን አለማቀፍ ጋር በመሆን የመጀመሪያውን አለማቀፍ ስም ያለው ሆቴል ወደ ታዋቂዋ የቱሪስት መዳረሻ ሀዋሳ በማምጣታችን ደስተኛ ነን ብለዋል በ55 ሚሊዮን ዶላር ስራው ከ3 አመት በኋላ ይጠናቀቃል ተብሎ የሚጠበቀው የሀዋሳ አውሮፕላን ማረፊያ እና የአዲስ አበባ ሞጆ ሀዋሳ የፍጥነት መንገድ መሰረተ ልማቶች ወደ ሀዋሳ የሚደረገውን የቱሪስት ፍሰት ከፍ እንደሚያደርጉት ይጠበቃል የ96 አመት እድሜ ያስቆጠረው ሂልተን የሆቴሎችና ሪዞርቶች አገልግሎት በ82 አገራት በሚገኙ 550 ሆቴሎች እየሰጠ ሲሆን ወደ አፍሪካ ከገባም ግማሽ ክዘመን 50 አመት ሆኖታል በቅርቡም የወርቅ ኢዮቤልዮ በአሉን ያከብራል ተብሏል እስካሁን በአፍሪካ የተለያዩ ሀገራት 70 አለማቀፍ የሂልተን ሆቴሎች በግንባታና በአገልግሎት ላይ ሲሆኑ በአጠቃላይ 22ሺህ የመኝታ ክፍሎችም እንዳሉት ለማወቅ ተችሏል
https://www.addisadmassnews.com/index.php?option=com_k2&view=item&id=16949:%E1%89%A0%E1%88%90%E1%8B%8B%E1%88%A3-%E1%88%82%E1%88%8D%E1%89%B0%E1%8A%95-%E1%8A%A2%E1%8A%95%E1%89%B0%E1%88%AD%E1%8A%93%E1%88%BD%E1%8A%93%E1%88%8D-%E1%88%86%E1%89%B4%E1%88%8D-%E1%88%8A%E1%8C%88%E1%8A%90%E1%89%A3-%E1%8A%90%E1%8B%8D&Itemid=240
271
17,180
በኦሮሚያ ክልል ለኮሮና ቫይረስ ቅድመ መከላከል ተግባር ከ256 ሚሊየን ብር በላይ መሰብሰብ ተችሏል
ሀገር አቀፍ ዜና
Apr 10, 2020
537
አዲስ አበባ ሚያዚያ 2 2012 ኤፍ ቢ ሲ የኦሮሚያ ክልል ድጋፍ የማሰባሰብ ግብረ ሀይል ለኮሮና ቫይረስ ቅድመ መከላከል ተግባር የሚውል ከ256 ሚሊየን ብር በላይ መሰብሰብ መቻሉን አስታወቀግብረ ሀይሉ በዛሬው እለት 3ኛ ዙር የገንዘብና የቁሳቁስ ድጋፍ አሰባስቧልድጋፉን የክልሉ ባለሀብቶች በገንዘብና በቁሳቁስ ያበረከቱት መሆኑንም ግብረ ሀይሉ አስታውቋልበዚህም በዛሬው እለት ብቻ በገንዘብና በቁሳቁስ በድምሩ 11 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር ድጋፍ መሰብሰብ መቻሉንም ገልጿልበተያያዘም የኦሮሚያ ንግድ ቢሮ የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመግታት ሰፋፊ የመገበያያ ስፍራዎች ወደ ሜዳማ ቦታዎች እንዲወጡና ተንቀሳቃሽ ግብይት ስራ ላይ እንዲውል እየተሰራ መሆኑን የቢሮው ሀላፊ አቶ ዴንጌ ቦሩ ተናግረዋልአሰራሩ በክልሉ ሁሉም አካባቢዎች የሚተገበር ሲሆን ነጋዴው እና ሸማቹ በአንድ ስፍራ ሳይገናኝ በትልልቅ ተሽከርካሪዎች አማካኝነት ለሸማቹ የማድረስ ስራ የሚሰራበት ነው ብለዋልሀላፊው ከኮሮና ቫይረስ ጋር በተያያዘ አላግባብ የዋጋ ጭማሪ ባደረጉና ለቫይረሱ መስፋፋት ሚና ያላቸው የንግድ ተቋማት ላይ እርምጃ መወሰዱንም ነው የተናገሩትከዚህ ጋር ተያይዞም 4 ሺህ የንግድ ተቋማት ሲታሸጉ ለ5 ሺህ ማስጠንቂያ መሰጠቱን እና 157ቱ ጉዳያቸው በህግ እየታየ መሆኑንም አስረድተዋልበትዝታ ደሳለኝ
https://www.fanabc.com/%e1%89%a0%e1%8a%a6%e1%88%ae%e1%88%9a%e1%8b%ab-%e1%8a%ad%e1%88%8d%e1%88%8d-%e1%88%88%e1%8a%ae%e1%88%ae%e1%8a%93-%e1%89%ab%e1%8b%ad%e1%88%a8%e1%88%b5-%e1%89%85%e1%8b%b5%e1%88%98-%e1%88%98%e1%8a%a8/
147
48,256
አዲሱ ዓመት የዕድገትና ትራንስፎርሜኝን ዕቅዱን ለማሳካት ወሳኝ ስራ የሚፈጸምበት ወቅት ነው – አፈ ጉባኤ ካሳ ተክለብርሃን
ፖለቲካ
September 14, 2013
Unknown
አዲሱ 2006 አመት የእድገትና ትራንስፎርሜሽን እቅዱን ለማሳካት ወሳኝ ስራ የሚፈፀምበት ወቅት መሆኑን የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ገለፁ የህዝብ ተወካዮችና የፌዴሬሽን ምክር ቤቶች በአለም ለሰባተኛ ጊዜ በኢትዮጵያ ደግሞ ለስድስተኛ ጊዜ የሚከበረውን የዴሞክራሲ ቀን አስመልክቶ ዛሬ ባዘጋጁት መድረክ ላይ አፈጉባኤ ካሳ ተክለብርሀን እንደገለፁት ሁለቱ ዋነኛ የዴሞክራሲ ተቋማት በአዲሱ አመት የላቀ ስራ መስራት ይጠበቅባቸዋል በተለይም የዴሞክራሲና የመልካም አስተዳደር ስራዎች ጎልተው የሚወጡበት ወቅት ላይ መደረሱን የጠቀሱት አፈ ጉባኤው ዘላቂና ዋስትና ያለው ዴሞክራሲና ሰላም የኢትዮጵያዊያንን ብዝሀነት የሚያስተናግድ ሆኖ መቀጠል እንደሚኖርበትም አስገንዝበዋል በዴሞክራሲያዊነት ላይ የላቀ ስራ መሰራት እንዳለበት የጠቆሙት አፈ ጉባኤ ካሳ የዴሞክራሲያዊ ስርአት ግንባታ የህዝቦችን የልማት ጥያቄ በመመለስና በድህነት ቅነሳና ተስፋ ሰጪ ውጤቶች እያስመዘገበ መምጣቱን ገልፀዋል የሽብር ድርጊትና አክራሪነትን ሁሉም በጋራ ሊታገለው እንደሚገባና የኔ ብቻ ትክክል ነው የሚል አመለካከትና ኋላቀር አስተሳሰብ የመለወጥ ስራም ዴሞክራሲያዊነት መሆኑን አብራርተዋል አገሪቱን ከከፋ ድህነት ለማውጣት ዴሞክራሲ ወሳኝ በሆነበት በአሁኑ ወቅት ሁሉም ለህግ የበላይነትና መልካም አስተዳደርን ለማስፈን በትጋት መንቀሳቀስ ይኖርበታል ብለዋል የእድገትና ትራንስፎርሜሽን እቅድን ለማሳካት በአዲሱ አመት ሁሉም እንዲረባረብ ጥሪ አቅርበዋል ሁለቱ ምክር ቤቶች በእቅዱ ዋና ዋና ተግባራት ስኬታማነት ላይ ትኩረት ሰጥተው መስራት እንደሚገባቸው አሳስበው በተለይ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ባለፈው በጀት አመት አስፈፃሚ አካላትን የመከታተልና ለእቅዱ ትኩረት ሰጥቶ የመንቀሳቀስ ስራውን ዘንድሮም እንዲያጠናክር አሳስበዋል የተባበሩት መንግስታት እንደ አውሮጳውያን አቆጣጠር ሀዳር 2007 ባካሄደው አጠቃለይ ጉባኤው የዴሞክራሲ ፋይዳ በአለም አስፈላጊ መሆኑን ተንተርሶ ባሳለፈው ውሳኔ በየአመቱ መስከረም 5 ቀን አለም አቀፍ የዴሞክራሲ ቀን ሆኖ ይከበራል የአለም ፓርላማዎች ህብረት አባል የሆኑ ከ90 የሚበልጡ አገራትም እለቱን በተለያዩ ዝግጅቶች ሲያከብሩት መቆየታቸው የሚታወስ ሲሆን ሁለቱ ምክር ቤቶች ዛሬ በጋራ በዘጋጁት የውይይት መድረክ ላይ የሀይማኖት ነፃነትና የዲሞክራሲ ስርአት ግንባታ በኢትዮጵያ በሚል ርእስ ጥናታዊ ፅሁፍ ቀርቧል ኢዜአ
https://waltainfo.com/am/28121/
249
22,303
እንደ አዲስ ለሚቋቋመው የጉምሩክ ኮሚሽን ኃላፊ መመረጡ ተሰማ
ፖለቲካ
31 October 2018
Unknown
በቅርቡ ይፋ የተደረገው የአስፈፃሚ አካላት አደረጃጀት መሰረት ተከትሎ ከቀድሞ የኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለስልጣን ተነጥሎ እንደ አዲስ ይቋቋማል ተብሎ የሚጠበቀውን የጉምሩክ ኮሚሽን እንዲመሩ አቶ ደበሌ ቀበታ መሾማቸው ታወቀ በአዲሱ አደረጃጀት የአገር ውስጥ ገቢ ሚኒስቴር ሲመሰረት የጉምሩክ ዘርፍ ደግሞ በኮሚሽንነት እንደሚደራጅ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከሁለት ሳምንታት በፊት ማሳወቃቸው ይታወሳል አንድ ከፍተኛ ሀላፊ ለሪፖርተር እንደገለፁት የጉምሩክ ኮሚሽን ማቋቋሚያ ረቂቅ አዋጅ ለጠቅላይ ሚኒስትሩ የተላከ ሲሆን በመጪው ቅዳሜ ጥቅምት 24 ቀን 2011 አም ለሚኒስትሮች ምክር ቤት ቀርቦ እንደሚፀድቅ ይጠበቃል ብለዋል ነገር ግን ረቂቅ አዋጁ ገና ባይፀድቅም የቀድሞው የአቃቂ ጉምሩክ ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ ደበሌ በጠቅላይ ሚኒስትሩ መሾማቸውን ሹመቱም ለገቢዎች ሚኒስቴር ማክሰኞ ጥቅምት 20 ቀን 2011 አም በይፋ መገለፁን  ከፍተኛ ሀላፊው ለሪፖርተር ገልፀዋልረቂቅ የማቋቋሚያ አዋጁ እንደፀደቀ በሳምንት ውስጥ ኮሚሽኑ በቀጥታ ስራ እንደሚጀመር ለዚህም የአገር ውስጥ ገቢ ሚኒስቴር ኮሚሽኑን በፍጥነት አቋቁሞ ወደ ስራ ለማስባት እየሰራ መሆኑን ሀላፊው ገልፀዋልበተያያዘ ዜና በተመሳሳይ መንገድ ከቀድሞው የመንግስት ልማት ድርጅቶች ሚኒስቴር ወደ የመንግስት ልማት ድርጅቶች ይዞታና አስተዳደር ኤጀንሲ የተለወጠውን ተቋም በኮሚሽነርነት እንዲመሩ አቶ በየነ ገብረ መስቀል መሾማቸውን ከኤጀንሲው ከተገኘ መረጃ ለማወቅ ተችሏል እንዲሁም አቶ ሀብታሙ ሀይለ ሚካኤል የኤጀንሲው ምክትል ኮሚሽነር ሆነው እንደተሾሙ የኤጀንሲው መረጃ ያመለክታልአዲሷ የትራንስፖርት ሚኒስትር ወሪት ዳግማዊ ሞገስ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ተጠሪነት ከሚኒስቴሩ ወደ የመንግስት ልማት ድርጅቶች አስተዳደር ኤጀንሲ በመንግስት ውሳኔ መዛወሩን አስታውቀዋል በአዲሱ መዋቅር መሰረት ለትራንስፖርት ሚኒስቴር ተጠሪ የሆኑ ተቋማት ከ11 ወደ 10 ዝቅ ብለዋል የትራንስፖርት ሚኒስቴር ተጠሪ ተቋማት የኢትዮጵያ መንገዶች በባለስልጣን የትራንስፖርት ባለስልጣን የክፍያና መንገዶች ኢንተርፕራይዝ የመንገድ ፈንድ ፅህፈት ቤት የመድን ፈንድ አስተዳደር የሲቪል አቪዬሽን ባለስልጣን የማሪታይም ጉዳዮች ባለስልጣን የምድር ባቡር አክሲዮን ማሀበርና የፐብሊክ ሰርቪስ ሰራተኞች ትራንስፖርት አገልግሎት ድርጅት ናቸው  
https://www.ethiopianreporter.com/article/13702
241
50,332
ከአሶሳ ዩኒቨርሲቲ ግጭት ጋር በተያያዘ ሶስት የፖሊስ አባላት በቁጥጥር ሥር መዋላቸው ተገለጸ
ፖለቲካ
November 26, 2018
Unknown
ከአሶሳ ዩኒቨርስቲ ግጭት ጋር በተያያዘ ሶሰት የፖሊስ አባላት በቁጥጥር ስር መዋላቸውን የአሶሳ ከተማ ፖሊስ መምሪያ አስታወቋል     በግጭቱ በቁጥጥር ስር የዋለውን ግለሰብ ታምሚያለሁ በሚል ወደ መኖሪያ ቤቱ እንዲሄድ በመፍቀድ በግለሰቡና በፀጥታ ሀይሎች መካከል ውጥረት በመፍጠር የተጠረጠሩ ሶስት የፖሊስ አባላት በቁጥጥር ስር  የዋሉት የአሶሳ ከተማ ፖሊስ አዛዥ ኮማደር አኑር ሙስጠፋ እንዳስታወቁት በከተማው የወረዳ ሁለት መደበኛ ፖሊስ አባላት ባልደረቦች  የሆኑ ሶስት ግለሰቦች ማምሻውን ትጥቃቸውን ፈትተው በቁጥጥር ስር ውለዋልየፖሊስ አባላቱ በቁጥጥር ስር የዋሉት በአሶሳ ዩኒቨርሲቲ ግጭት ተጠርጥሮ በቁጥጥር ስር የዋለው ግለሰብ ላቀረበው የታምሚያለሁ ጥያቄ ጉዳዩ ከሚመለከተው የወረዳው አካል ትእዛዝ ሳያገኙ በራሳቸው ፈቃድ ግለሰቡን ወደ መኖሪያ ቤቱ በመውሰዳቸው ነውየፀጥታ ሀይሎቹ ተጠርጣሪውን ወደ ህክምና ተቋም መውሰድ ሲገባቸው ወደ መኖሪያ ቤቱ መውሰድ እንዳልነበረባቸው ኮማንደር አኑር አስረድተዋልግለሰቡም ወደ መኖሪያ ቤቱ በተወሰደበት ወቅት ክላሽንኮብ በማውጣት በፀጥታ ሀይሎች ላይ ጥቃት ለማድረስ ሙከራ ማድረጉን አስረድተዋልይህንኑ ተከትሎ በከተማው በተወሰኑ ቦታዎች አለመረጋጋት ታይቶ እንደነበረ ጠቅሰው በአሁኑ ወቅት ግን የከተማው ሁኔታ በፀጥታ ሀይሎች እና በህብረተሰቡ ትብብር ወደ ነበረበት እንደተመለሰ አስታውቀዋል ኢዜአ
https://waltainfo.com/am/30604/
148
6,958
በሳምንቱ ውስጥ በግጭትና በጥቃት 23 ሰዎች ተገድለዋል
ሀገር አቀፍ ዜና
Saturday, 22 December 2018 08:03
2456
 መከላከያ ሰራዊት የተጠናከረ እርምጃ መውሰድ መጀመሩን አስታውቋል  በሞያሌ በቤኒሻንጉልና በኦሮሚያ አዋሳኝ አካባቢዎች በግጭትና በጥቃት በሳምንት ውስጥ ከ23 በላይ ዜጎች የሞቱ ሲሆን የሀገር መከላከያ ሰራዊት ህግ ለማስከበር አስፈላጊውን እርምጃ መውሰድ መጀመሩን አስታውቋል ከኬንያ ጋር አዋሳኝ በሆነችውና በተደጋጋሚ የቀውስ ቀጠና ሆና የዘለቀችው ሞያሌ ከተማ ባለፈው ማክሰኞ በበቀለ ሞላ ሆቴል  በስብሰባ ላይ በነበሩ ሰዎች ላይ በተከፈተ ተኩስ ቢያንስ 13 ያህል መገደላቸውን ምንጮች ያመለከቱ ሲሆን በርካቶች ወደ ጎረቤት ኬንያ እንደተሰደዱም ተጠቁሟል ከጥቃቱ በኋላ የመከላከያ ሰራዊት ከተማዋን መቆጣጠሩን የሚገልፁት የአካባቢው ምንጮች አሁንም አለመረጋጋቱ እንደቀጠለ መሆኑን ጠቁመዋል ከጥቂት ሳምንት በፊት በአካባቢው በተፈጠረ የእርስ በእርስ ግጭት 21 ሰዎች መገደላቸውና 61 የሚሆኑት በፅኑ መቁሰላቸውንም ምንጮች አስታውሰዋል ለ አፍሪካን ሞኒተር አስተያየታቸውን የሰጡ አንድ የአካባቢው ነዋሪ በሞያሌ ያለው ሁኔታ ከእለት ወደ እለት አስጊ እየሆነ ነው የፌደራል መንግስት የመጨረሻ የሚለውን እልባት መስጠት አለበት ብለዋል ባለፉት 10 ወራት ውስጥ በሞያሌ ከተማ ካጋጠሙ ተመሳሳይ ጥቃትና ግጭቶች ጋር በተያያዘ ከአካባቢው ተሰድደው ኬንያ የሚገኙ ስደተኞች ቁጥር ከ5 ሺህ መላቁን ሪፖርቶች አመልክተዋል ይህ በእንዲህ እንዳለ በኦሮሚያና በቤኒሻንጉል አዋሳኝ ልዩ ስሙ ቶንጎ ጉሬ በተባለ አካባቢ ተሳፋሪዎች ጭኖ ሲጓዝ በነበረ ሚኒባስ ላይ መንገድ ላይ የተቀበረ ፈንጅ ፈንድቶ የ10 ሰዎች ህይወት ማለፉ ተዘግቧል አደጋ ያደረሰው ፈንጂ በማን እና ለምን እንደተቀበረ የፀጥታ ሀይሎች በማጣራት ላይ መሆናቸውም ታውቋል በሌላ በኩል በሀገሪቱ የተለያዩ አካባቢዎች ከተፈጠሩ ቀውሶች ጋር በተያያዘ ከሰሞኑ በኦሮሚያ ምእራብ ወለጋና ቤኒሻንጉል አካባቢ የተፈናቀሉትን ጨምሮ በአማራ ክልል ተጠልለው የሚገኙ ዜጎች ቁጥር 37 ሺህ መድረሱን የክልሉ መንግስት አስታውቋል የክልሉ መንግስት 28 ሚሊዮን ብር የፌደራሉ መንግስት 8 ሚሊዮን ብር በድምሩ 36 ሚሊዮን ብር ለተረጂዎች ተመድቦ የእለት ደራሽና የህክምና እርዳታ እየተደረገ መሆኑም ታውቋል በሀገሪቱ የተለያዩ አካባቢዎች በዚህ መልኩ የሰው ህይወት እየቀጠፉ ያሉ እና ሺዎችን ከቀያቸው የሚያፈናቅሉ ግጭቶችንና ጥቃቶችን ለማስቆም የሀገር መከላከያ ሰራዊት ከረቡእ ታህሳስ 10 ቀን 2011 ጀምሮ ችግሮቹ በተከሰቱባቸው አካባቢዎች በማያዳግም መልኩ እርምጃ መውሰድ መጀመሩን አስታውቋል ሀገሪቱ እየተከተለች ባለው ሁሉን አቀፍ ሀገራዊ ለውጥ በትጥቅ ሲታገሉ የነበሩ ሀይሎች ለውጡን ተከትሎ በሰላማዊ መንገድ ለመታገል ወደ ሀገር ውስጥ መግባታቸውን ያስታወሰው የሀገር መከላከያ መግለጫ ይሁን እንጂ መንግስት የዲሞክራሲውን ምህዳር ለማስፋት በሚያደርገው ሆደ ሰፊነትና ታጋሽነት አንዳንዶች መንግስት አልባ እየመሰላቸው አንዳንዶች ደግሞ ተመልሶ ወደ ስልጣን ለመውጣት በሚያደርጉት ህገ ወጥ እንቅስቃሴ የዜጎች ሰላም እየደፈረሰ አላስፈላጊ መስዋእትነት እየተከፈለ ነው ብሏል ይህን ስርአት አልበኝነት መንግስት ከእንግዲህ በቀላሉ አያየውም ያለው መግለጫው መንግስት አስፈላጊውን እርምጃ ለመውሰድ ከምንግዜውም በበለጠ በቁርጠኝነት እርምጃ ለመውሰድ ይገደዳል ብሏል ይህ እርምጃም ከረቡእ ጀምሮ እየተወሰደ መሆኑን መግለጫው አመልክቷል  
https://www.addisadmassnews.com/index.php?option=com_k2&view=item&id=22843:%E1%89%A0%E1%88%B3%E1%88%9D%E1%8A%95%E1%89%B1-%E1%8B%8D%E1%88%B5%E1%8C%A5-%E1%89%A0%E1%8C%8D%E1%8C%AD%E1%89%B5%E1%8A%93-%E1%89%A0%E1%8C%A5%E1%89%83%E1%89%B5-23-%E1%88%B0%E1%8B%8E%E1%89%BD-%E1%89%B0%E1%8C%88%E1%8B%B5%E1%88%88%E1%8B%8B%E1%88%8D&Itemid=180
358
26,422
አራት ግዙፍ የስዊድን ኩባንያዎች በዘመናዊ የግብርና ቴክኖሎጂ ሊሰማሩ ነው
ቢዝነስ
8 February 2015
Unknown
ተቀማጭነታቸው ስዊድን የሆነ አራት ግዙፍ ኩባንያዎች በኢትዮጵያ ግብርና ቴክኖሎጂና በግብርና የተለያዩ ዘርፎች ላይ ለመሰማራት ከመንግስት ጋር ስምምነት ፈፀሙበኢትዮጵያ ዘመናዊ የግብርና ምርምር ላይ ለመሰማራት የወሰኑት እነዚህ ግዙፍ ኩባንያዎች ቪአይፒ አልፋ ላቫል ቴትራፓስና ዴላቫል ናቸው በተለይ በምግብ ምርትና በወተት ተዋፅኦ ተጠቃሽ መሆናቸውን የድርጅቶቹ ተወካዮችና በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የቢዝነስ ዲፕሎማሲ ዳይሬክቶሬት ጄኔራል ዳይሬክተር ወሮ ሂሩት ዘመነ ባለፈው አርብ በሸራተን አዲስ በሰጡት መግለጫ አስታውቀዋልየካቲት 3 ቀን 2007 አም በአዲስ አበባ የሚካሄደው የመጀመሪያው የኢትዮስዌድሽ የግብርና ቴክኖሎጂ የቢዝነስ ፎረም አዘጋጅ የሆኑት እነዚህ ኩባንያዎች በወተትና በወተት ተዋፅኦ ምርቶች በስኳር ምርትና በኢነርጂ በአለም አቀፍ ደረጃ የታወቁ መሆናቸውን በኢትዮጵያ የኢንቨስትመንት እድል ለመጠቀም የወሰኑት ደግሞ ከኢትዮጵያ መንግስት ጋር በርከት ላሉ አመታት ከተደራደሩ በኋላ መሆኑን ለማወቅ ተችሏልየቪአይፒ ስራ አስኪያጅ አቶ አካል ማሞና ሚስተር ካርል ገስትፍሰን ድርጅቶቹን ወክለው እንደተናገሩት በኢትዮጵያ ከፍተኛ የኢንቨስትመንት አቅም በመኖሩ እነዚህ የስዊድን ኩባንያዎች በሙሉ አቅማቸው ኢንቨስት ለማድረግ ወስነዋልአቶ አካል የኢንቨስትመንቱን መጠን አስመልክቶ ከሪፖርተር ለቀረበላቸው ጥያቄ ሲመልሱ የሌሎቹ ኩባንያዎች መጠን ገና ይፋ ያልሆነ ቢሆንም እሳቸው በሀላፊነት የሚመሩትና በግብርና ኢነርጂ ላይ የሚሰማራው ቪአይፒ ብቻውን 200 ሚሊዮን ዶላር ኢንቨስት ለማድረግ ፕሮጀክቱን አጠናቋል ብለዋልይኼው የቪአይፒ ፕሮጀክት ፓሎዊያን የተባለውን ዛፍ በኢትዮጵያ የተራቆቱ አካባቢዎች ላይ በመትከል ለተለያዩ የባዮ ኢነርጂ አገልገሎቶች እንዲሰጥ የታሰበ ሲሆን ዛፉ መጀመሪያ የተገኘው በቻይና ሆኖ ለቢዝነስ ጥቅም የዋለው ግን በአሜሪካ መሆኑ ተገልጿል በአሁኑ ወቅት ዛፉ በስዊድን ውስጥ ከፍተኛ ጠቀሜታ እየሰጠ እንደሆነም አቶ አካሉ ተናግረዋል ዛፉ በኦሮሚያ በትግራይ በአማራና በደቡብ ክልሎች በተመረጡ አካባቢዎችና ለእርሻ በማይውሉ ቦታዎች ላይ እንደሚተከል ታውቋል  
https://www.ethiopianreporter.com/article/2655
217
20,007
7ኛው የ 30 ኪ.ሜ የጎዳና ላይ ሩጫ በቢሾፍቱ ተካሄደ
ስፖርት
Dec 6, 2020
157
አዲስ አበባ ህዳር 27 2013 ኤፍቢሲ 7ኛው የ 30 ኪሜ የጎዳና ላይ ሩጫ በቢሾፍቱ ከተማ ተካሄደበውድድሩ በወንዶች አትሌት ሀይለማርያም ኪሮስ ሲያሸንፍ ዴሬሳ ገለታ እና ሙስጠፋ ከድር ሁለተኛና ሶስተኛ በመሆን አጠናቀዋልበሴቶች ገበያነሽ አየለ በአንደኛነት ስታጠናቅቅ ብርሀን ምህረቱና ንግስት ሙሉነህ ሁለተኛና ሶስተኛ በመሆን ውድድራቸውን ጨርሰዋልይህ የጎዳና ላይ ሩጫ ከኮቪድ ወዲህ የተካሄደ የመጀመሪያው ውድድር ነውበውድድሩ ለሚሳተፉ አትሌቶች ነፃ የኮቪድ ምርመራ ተደርጎ ከቫይረሱ ነፃ መሆናቸው በህክምና የተረጋገጠላቸው አትሌቶች ብቻ ተሳታፊ ሆነዋልከፌስቡክ ገፃችን በተጨማሪ ወቅታዊ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘትየፋና ድረ ገፅ httpswwwfanabccom ይጎብኙተንቀሳቃሽ ምስሎችን ለማግኘት የፋና ቴሌቪዥን የዩቲዩብ ቻናል httpswwwyoutubecomcfanabroadcastingcorporate ሰብስክራይብ ያድርጉፈጣን መረጃዎችን ለማግኘት ትክክለኛውን የፋና ቴሌግራም ቻናል httpstmefanatelevision ይቀላቀሉከዚህ በተጨማሪም በትዊተር ገፃችን httpstwittercomfanatelevision ይወዳጁንዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን
https://www.fanabc.com/7%e1%8a%9b%e1%8b%8d-%e1%8b%a8-30-%e1%8a%aa-%e1%88%9c-%e1%8b%a8%e1%8c%8e%e1%8b%b3%e1%8a%93-%e1%88%8b%e1%8b%ad-%e1%88%a9%e1%8c%ab-%e1%89%a0%e1%89%a2%e1%88%be%e1%8d%8d%e1%89%b1-%e1%8a%a5/
105
35,701
ሙሉዓለም ጥላሁን ለመከላከያ ለመጫወት ተስማማ
ስፖርት
January 7, 2014
Unknown
በሞ ኢብራሂም ፋውንዴሽን ዋንጫ ኢትዮጵያ ቡና በቲፒ ማዜንቤ 31 በተረታበት ጨዋታ ባሳየው ያልተገባ ባህርይ ከደጋፊዎችና አሰልጣኝ ስታፉ ጋር እሰጥ አገባ ውስጥ ገብቶ የነበረው እና ላልተወሰነ ጊዜ ታግዶ የቆየው አጥቂው ሙሏለም ጥላሁን ከኢትዮጵያ ቡና ጋር ያለውን ውል አፍርሶ ለመከላከያ መፈረሙን ፕላኔት ስፖርት ዘግቧል ሙሏለም ውሉን ማፍረሱን ተከትሎ የቀድሞ ክለቡ ኢትዮጵያ መድንን ጨምሮ በበርካታ ክለቦች ቢፈለግም መከላከያን ተቀላቅሏል ከ2003 ጀምሮ በኢትዮጵያ ቡና የቆየው ሙሏለም አምና ኮንትራቱን ሲያራዝም ለፊርማ ከተቀበለው ውስጥ ግማሹን መልሶ ከክለቡ መልቀቅያ መውሰዱ ሲገለፅ በውድድር ዘመኑ አጋማሽ በይፋ የመከላከያ ተጫዋች ይሆናል ተብሎ ይጠበቃል መከላከያ ለዝውውሩ 250000 ብር ወጪ ማድረጉም ተነግሯል
https://soccerethiopia.net/football/190
90
33,914
ሐዋሳ ከተማ ከ ወላይታ ድቻ | ቀጥታ የፅሁፍ ስርጭት
ስፖርት
January 5, 2017
Unknown
   ጨዋታው 33 በሆነ አቻ ውጤት ፍፃሜውን አግኝቷል90 ተጨማሪ ሰአት 4 ደቂቃ89 ጎልበዛብህ መለዮ ከመስመር ያሻገረውን ኳስ አላዛር ፋሲካ አስቆጥሮ ወላይታ ድቻን አቻ አድርጓል87 የተጫዋች ለውጥ ሀዋሳ ከተማኤፍሬም ዘካርያስ ወጥቶ ወንድሜነህ አይናለም ገብቷል86 የሀዋሳ ከተማው ኤፍሬም ዘካሪያስ እና የወላይታ ድቻው አላዛር ፋሲካ በፈጠሩት ግጭት ምክንያት ቢጫ ካርድ አይተዋል85 የተጫዋች ለውጥ ሀዋሳ ከተማአረፋት ጃኮ ወጥቶ ፍርዳወቅ ሲሳይ ገብቷል 81 የተጫዋች ለውጥ ወላይታ ድቻሙባረክ ሽኩር ወጥቶ እንዳለ መለዮ ገብቷል66 ሀዋሳ ከተማ ተጨማሪ ግብ ለማስቆጠር ጫና አድርጎ በመጫወት ላይ ይገኛል60 የተጫዋች ለውጥ ሀዋሳ ከተማመድሀኔ ታደሰ ወጥቶ እስራኤል እሸቱ ገብቷል55 ጎልፍሬው ሰለሞን የተሰጠውን ፍፁም ቅጣት ምት በአግባቡ ተጠቅሞ ሀዋሳን መሪ አድርጓል54 ሙባረክ ሽኩር በሳጥኑ ውስጥ ኤፍሬም ላይ በሰራው ጥፋት ምክንያት ፍፁም ቅጣት ምት ለሀዋሳ ከተማ ተሰጥቷል52 የተጫዋች ለውጥ ወላይታ ድቻዳግም በቀለ ወጥቶ ፈቱዲን ጀማል ገብቷል46 ሁለተኛው የጨዋታ ክፍለጊዜ ተጀምሯልየመጀመሪያው አጋማሽ 22 በሆነ አቻ ውጤት ተጠናቀቀ45 ተጨማሪ ሰአት 3 ደቂቃ43 ሀዋሳ ከተማዎች ተጨማሪ ግብ ለማስቆጠር ጫና ፈጥረው እየተጫወቱ ይገኛል40 ጎልጃኮ አረፋት ያሻገረውን ኳስ ፍሬው ሰለሞን አሰቆጥሮ ሀዋሳን አቻ አድርጓል33 ጎልፍሬው ሰለሞን ያሻገረውን ኳስ ሀይማኖት ወርቁ አስቆጥሮ ልዩነቱን ማጥበብ ችሏል32 ሀዋሳ ከተማ በፍሬው ሰለሞን አማኝነት ግብ ቢያስቆጥርም ከጨዋታ ውጭ አቋቋም ላይ ስለነበረ ግቡ ተሽሯል28 ጎልፀጋዬ ብርሀኑ ያሻማውን ኳስ ቶማስ ስምረቱ በግንባሩ አስቆጥሮ የዲቻን ግብ ወደ ሁለት ከፍ አደረገ24 ጎልፀጋዬ ብርሀኑ ከመስመር አክርሮ የመታውን ኳስ መላኩ ወልዴ ሊያወጣው ቢሞክርም ኳሱ በራሱ መረብ ላይ አርፎ ለዲቻ የመጀመሪያ ግብ ሆኖ ተቆጥሯል18 አላዛር ፋሲካ ፀጋዬ ብርሀኑ ከመስመር ያሻገረውን ኳስ አግኝቶ ቢመታም ከግቡ አናት በላይ ወጥቶበታል17 ጃኮ አረፋት ከፍሬው ሰለሞን ድንቅ ኳስ አግኝቶ ዳግም ሳይጠቀምበት ቀረ13 ጃኮ አረፋት አሁንም ከግብ ጠባቂው ወንደሰን ጋር ተገናኝቶ ሀዋሳ ከተማን መሪ ሊያደርግ የሚችል ግልፅ የግብ እድል አመከነ10 ሀዋሳ ከተማ የመጀመሪያውን ግብ ለማስቆጠር ጫና ፈጥሮ እየተጫወተ ይገኛል4 ጃኮ አረፋት ከርቀት አክርሮ የመታውን ኳስ ወንደወሰን ገረመው በአስደናቂ ሁሄታ አውጥቶታል1 ጨዋታው እንደተጀመረ ጃኮ አረፋት ከኤፍሬም ዘካሪያስ የተሻገረው ኳስ ላይ በመድረስ አንድ ለአንድ ከግብ ጠባቂው ጋር ተገናኝቶ ቢሞክርም ኳሱ የግቡን ቋሚ ታኮ ወጥቷል1 ጨዋታው በሀዋሳ ከተማ አማካይነት ተጀመረ843 ይህን  ጫወታ ኢንተርናሽናል ዳኛ ለሚ ንጉሴ በዋና ዳኝነት ፌድራል ዳኞች ጌቱ ተጫነ እና ሶርሳ ዱጉማ በረዳትነት እንዲሁም ፌድራል ዳኛ ሰለሞን ዘገዬ በአራተኛ ዳኛነት በጋራ ይመሩታል ሀይለመላክ ተሰማ የጨዋታው ኮሚሽነር ናቸው835 የሁለቱ ክለብ ተጫዋቾች ወደ ሜዳ ገብተው እያሟሟቁ ነው የወላይታ ድቻ ደጋፊዎች በትሪብኑ በኩል የማያቋርጥ ድጋፍ እያደረጉም ይገኛሉየመጀመሪያ አሰላለፍ ሀዋሳ ከተማ1 አላዛር መርኔ22 መላኩ ወልዴ13 መሳይ ፓውሎስ26 ወንድማገኝ ማህረግፈ12 ደስታ ዩሀንስ24 ሀይማኖት ወርቁ25 ታፈሰ ሰለሞን3 ኤፍሬም ዘካሪያስ10 ፍሬው ሰለሞን17 መድሀኔ ታደሰ15 አረፋት ጃኮ ተጠባባቂዎች29 መክብብ ደገፉ23 ፍርድአወቅ ሲሳይ9 እስራኤል እሸቱ4 አስጨናቂ ሉቃስ2 ነጋሸ ታደሰ20 ዮናታን ገዙ19 ወንድሜነህ አይናለምየመጀመሪያ አሰላለፍ ወላይታ ዲቻ1 ወንደሰን ገረመው6 ተክሉ ታፈሰ27 ሙባረክ ሽኩር3 ቶማስ ስምረቱ21 መሳይ አጪሶ4 ዩሴፍ ድንገቶ5 ዳግም ንጉሴ23 ፀጋዬ  ብርሀኑ17 በዛብህ መለዩ19 አላዛር ፋሲካ13 ዳግም በቀለ ተጠባባቂዎች12 ወንደሰን አሸናፊ14 ሲሳይ ማም2 ፈቱዲን ጀማል8 አማኑኤል ተሾመ20 አብዱልሰመድ አሊ9 ያሬድ ዳዊት10 እንዳለ መለዮ
https://soccerethiopia.net/football/21376
438
5,730
4500 ፓውንድ በውስጥ ሱሪያቸው ደብቀው የተገኙ የብራዚል ፖለቲከኛ
ዓለም አቀፍ ዜና
Thursday, 05 November 2020 00:00
4122
  የብራዚሉ ፕሬዚዳንት ዋነኛ አጋር እንደሆኑ የሚነገርላቸው አንድ የአገሪቱ ፖለቲከኛ በፀረሙስና ባለስልጣናት በውስጥ ሱሪያቸው ውስጥ በርካታ የገንዘብ ኖቶች ከተገኘባቸው በኋላ በቁጥጥር ስር መዋላቸው ተዘግቧል  በመጀመሪያ ላይ 1ሺ 380 ፓውንድ እና 4ሺ 650 ፓውንድ ነው በሴናተር ቺኮ ሮድሪጉ መኖሪያ ቤት ካዝና ውስጥ የተገኘው ተብሏልባለፈው ረቡእ ፖሊስ በመኖሪያ ቤታቸው ባደረገው ፍተሻ በዚህ ብቻ ግን አላበቃም ሴናተሩ ወደ መታጠቢያ ክፍል እንዲሄዱ የተጠየቁ ሲሆን በእርምጃቸው ወቅትም በውስጥ ሱሪያቸው ውስጥ ትልቅ ባለ አራት ማእዘን ቅርፅ የታሰረ ነገር መደበቃቸውን አንድ የፖሊስ ሀላፊ ይደርስበታል   ከውስጥ ሱሪያቸው ከመቀመጫቸው አካባቢም ባጠቃላይ 2ሺ ፓውንድ ተገኝቷል ይላል የፖሊስ ሪፖርት ከዚያም ተጨማሪ ገንዘብ በውስጥ ሱሪያቸው ውስጥ ይኖር እንደሆነ ለሶስተኛ ጊዜ ተጠየቁ በጥያቄው የተበሳጩት ሴናተሩ እየተነጫነጩ እጃቸውን ወደ ውስጥ ሱሪያቸው ይልካሉ እጃቸው ባዶውን አልተመለሰም ሌላ 2ሺ 500 ፓውንድ ጎትቶ አወጣ ከዚያ በኋላ በተደረገ ፍተሻም 35 ፓውንድ መገኘቱን ፖሊስ ጠቁሟል በአሁኑ ሰአት ሴናተር ቺኮ ሮድሪጉ በቁጥጥር ስር እንደሚገኙ ታውቋል
https://www.addisadmassnews.com/index.php?option=com_k2&view=item&id=26675:4500-%E1%8D%93%E1%8B%8D%E1%8A%95%E1%8B%B5-%E1%89%A0%E1%8B%8D%E1%88%B5%E1%8C%A5-%E1%88%B1%E1%88%AA%E1%8B%AB%E1%89%B8%E1%8B%8D-%E1%8B%B0%E1%89%A5%E1%89%80%E1%8B%8D-%E1%8B%A8%E1%89%B0%E1%8C%88%E1%8A%99-%E1%8B%A8%E1%89%A5%E1%88%AB%E1%8B%9A%E1%88%8D-%E1%8D%96%E1%88%88%E1%89%B2%E1%8A%A8%E1%8A%9B&Itemid=212
134
22,067
የኢትዮጵያና ኤርትራ ድንበር ተሻጋሪ ግንኙነት ሕግ እየተበጀለት ነው
ፖለቲካ
9 January 2019
Unknown
ኢትዮጵያና ኤርትራ የሚጋሯቸውን ድንበሮች ለማቋረጥ ህጋዊ ሰነድ መያዝ እንዲቻል የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር እየሰራ እንደሆነ ታወቀበኢትዮጵያና በኤርትራ መካከል እርቅ ከተደረገ በኋላ የሁለቱ አገሮች ዜጎች እንዳሻቸው ድንበር እየተሻገሩ ዘመድ ሲጠይቁ ሲጎበኙና ሲነግዱ የነበረ ቢሆንም ይኼንን ግንኙነት ፈር ለማስያዝ ሁለቱ አገሮች ለሚፈራረሟቸው ስምምነቶች በመዘጋጀት ላይ መሆናቸውን ሪፖርተር ከምንጮች ለማረጋገጥ ችሏልበዚህም መሰረት አዲስ የተከፈተውን የኦምናሀጀር ሁመራ ድንበር ጨምሮ የዲባይሲማቡሬ የሰርሀዛላምበሳና የአዲኳላራማ ድንበሮችን ለማቋረጥ ህጋዊ ሰነድ መያዝ እንደሚያስፈልግ ተነግሯልቅዳሜ ታሀሳስ 27 ቀን 2011 አም ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ዶር ከመላ አገሪቱ የተውጣጡ መምህራንን ባወያዩበት ወቅት ባሉት መሰረት በሁለቱ አገሮች መካከል የሚኖሩ ግንኙነቶችን የሚገዙ ስምምነቶች በቅርቡ ይፈረማሉ ተብሎ እንደሚጠበቅም ምንጮች አክለዋልበራማዛላምበሳና በሌሎች ድንበሮች አካባቢ ተጀምሮ የነበረው ግንኙነት እነዚህ የጉዞ ሰነዶች ሳይኖሩ እንዳይደረግ በመባሉ መቋረጡ የሚታወስ ሲሆን ካሁን ቀደም ከተከፈቱት ድንበሮች በተጨማሪ ሰኞ ታሀሳስ 29 ቀን 2011 አም ተጨማሪ ሁለቱን አገሮች የሚያገናኛቸው የኦምናሀጀርሁመራ ድንበር በይፋ በጠቅላይ ሚኒስትር አብይና በፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ በይፋ ተከፍቷልድንበሩ በይፋ በተከፈተበት ወቅት በኢትዮጵያ በኩል ጠቅላይ ሚኒስትሩን ጨምሮ የትግራይ ክልል ምክትል ፕሬዚዳንት ደብረ ፅዮን ገብረ ሚካኤል ዶር የአማራ ክልል ፕሬዚዳንት አቶ ገዱ አንዳርጋቸውና የአገር መከላከያ ሰራዊት ጠቅላይ ኤታ ማዦር ሹም ጄኔራል ሰአረ መኰንን የተገኙ ሲሆን በኤርትራ በኩል የኤርትራ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ኦስማን ሳልህ የፕሬዚዳንት ኢሳያስ አማካሪ አቶ የማነ ገብረ አብና የኤርትራ ሰራዊት የምስራቅ እዝ አዛዥ ብርጋዴር ጄኔራል ተክሌ ክፍላይ ተገኝተዋልበሁለቱ አገሮች መካከል በመተላለፊያነት የሚያገለግሉ አምስት የኢትዮጵያና የኤርትራ ድንበሮች ከተከፈቱ በኋላ በየቀኑ ለንግድና ለተለያዩ ምክንያቶች ከ1000 እስከ 2000 ተሽከርካሪዎች ድንበር አቋርጠው ይገቡ እንደነበርና ከድንበሩ መከፈት ጀምሮ በኢትዮጵያ የፖለቲካ ጥገኝነትን በይፋ የሚጠይቁ 27000 ኤርትራውያን እንደሚገኙ ካሁን ቀደም መዘገባችን ይታወሳልየሁለቱን አገሮች ግንኙነት ዘላቂ ሊያደርጉ የሚችሉ ውይይቶች ፍሬያማ ሆነው ተጠናቀው ወደ ስምምነት ዝግጅት እንደተገባ ምንጮች ገልፀዋልበጉዳዩ ላይ በተደጋጋሚ ጥያቄ ሪፖርተር ያቀረበላቸው የጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤትና የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ መረጃ ከመስጠት ተቆጥበዋል
https://www.ethiopianreporter.com/article/14442
265
29,168
ደደቢት ሁለት ተጫዋቾች አስፈረመ
ስፖርት
October 23, 2019
Unknown
በከፍተኛ ሊጉ በርካታ ዝውውሮች ካደረጉት ክለቦች በግንባር ቀደምትነት የሚጠቀሱት ደደቢቶች የቀድሞ ተጫዋቻቸው ዮሀንስ ፀጋይ እና ተከላካዩ እያሱ ለገሰን አስፈርመዋልከዚህ ቀደም በመቐለ ደደቢት ወልቂጤ እና አክሱም የተጫወተው አማካዩ ዮሀንስ ፀጋይ በ2008 እና በ2009 ለሁለት አመታት በሰማያዊዎቹ ቤት የተጫወተ ሲሆን በአሁኑ አሰልጣኙ ጌታቸው ዳዊት ስር መቐለ ወደ ፕሪምየር ሊጉ ሲያድግ የጎላ ድርሻ ከነበራቸው ተጫዋች አንዱ ነው ባለፈው የውድድር አመት ከአክሱም ከተማ ጋር ቆይታ የነበረው ተጫዋቹ በተሰጠው የሙከራ ግዜ ክለቡን በማሳመኑ ሲፈርም ከአሰልጣኙ ጋር ለሶስተኛ ጊዜ የሚሰራ ይሆናልሌላው ለደደቢት ፊርማውን ያኖረው ተከላካዩ ኢያሱ ለገሰ ከዚህ በፊት በአዲስ አበባ ከተማ ከሀያ አመት በታች ቡድን ቆይታ የነበረው ሲሆን የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ታዳጊ ቡድኖችንም አገልግሏልመድሀኔ ብርሀኔን ለስሁል ሽረ አሳልፈው የሰጡት ደደቢቶች በከፍተኛ ሊግ እንደሚሳተፉ ከተረጋገጠ በሀላ ጋናዊው አጥቂ ፉሴይኒ ኑሁን ጨምሮ ሌሎች ተጫዋቾችም ይለያያሉ እየተባለ ቢቆይም ተጫዋቾቹ በክለቡ እንደሚቆዩ ለማወቅ ተችሏል
https://soccerethiopia.net/football/51315
125
908
ኢትዮጵያዊ ድል!
ስፖርት
October 2, 2019
30
ኢትዮጵያ በአለም አቀፍ የስፖርት መድረኮች አንገቷን ቀና አድርጋ የምትሄደው በአትሌቲክስ ነው ለዚህ ደግሞ የኢትዮጵያዊነት መገለጫ የሆነውን ህብረትና መተሳሰብን ዘመን የማይሽራቸው ጀግኖች አትሌቶች ለተተኪው ጀግና አውርሰው አሳይተውናል ድል ድል ነው በመደጋገፍና በመረዳዳት ከራስ ጥቅም በላይ አገርን አስቀድሞ የሚመጣ ድል ደግሞ የበለጠ ጣፋጭ ነው ጀግኖች አገርን አስቀድመው ለባንዲራ ክብር በህብረት የሚፅፉት ታሪክ አገርን አንድ ያደርጋል ለቀጣዩ ትውልድ አንድነትም ትምህርት ይሆናል ይህ የአያሌ አትሌቶቻችን መገለጫ ቢሆንም ከቅርብ አመታት ወዲህ ከአገር በላይ ራስን የማስቀደም በህብረት ታግሎ ጣፋጭ ድል ከማስመዝገብ ይልቅ በግል ታሪክ ለማስመዝገብ የሚደረግ ጥረት በአትሌቶቻችን መካከል እንደሰፈነ የተመለከትንበት አጋጣሚ ብዙ ነው የአሁኑ ትውልድ የአትሌቲክስ ጀግኖቻችን በግለኝነት መወቀሳቸው የተደበቀ ነገር አይደለም ተደጋግፎ መሮጥና የአረንጓዴ ጎርፍ ታሪክ መፃፍ ከእነ ሀይሌና ቀነኒሳ የአትሌቲክስ ትውልድ ወዲህ እየደበዘዘ የመጣ ይመስላል ያም ሆኖ በአሁኑ ትውልድ አትሌቶቻችን መካከል ጠፍቶ እንዳልጠፋ ከትናንት በስቲያ ምሽት ከከፍተኛ ሙቀትና ወበቅ ጋር ታግለው ጣፋጭ ድል በአምስት ሺ ሜትር ያስመዘገቡ የዘመኑ ጀግኖች አስመስክረዋል ድላቸውም ህብረትና መደጋገፍ የታየበት ኢትዮጵያዊ ድል ሆኖ ያለፉትን ጀግኖች ለማስታወስ የሚያስገድድ ሆኗል እአአ 2009 በርሊን ላይ ቀነኒሳ የወርቅ ሜዳሊያ ካጠለቀ በኋላ ወደ አገሩ መመለስ ያልቻለው የ5ሺ ሜትር ድል እነሆ ጊዜውን ጠብቆ ለንደንና ዶሀን ለማከታተልም በቃ በርቀቱ የኢትዮጵያዊያን ታሪክም ብርቱው አትሌት ሙክታር እድሪስ በተከታታይ ለሁለት አመታት ያሸነፈ የመጀመሪያው አትሌት አድርጎታል ረጅም ጊዜ በቆየው ጉዳቱ ምክንያት ተሳታፊነቱ ያጠራጥራል ሲባል የቆየው አትሌቱ የትላንት በስቲያውን ምሽት ያደመቀ ኢትዮጵያዊ ኮከብ ነበር ከውድድሩ በኋላ ሙክታር በሰጠው አስተያየትም ለአመታት ከገጠሙኝ ተደጋጋሚ ጉዳቶች ለማገገም ጥረት ሳደርግ ቆይቻለሁ እግሬ ላይ ከአንድ አመት በፊት ነው ጉዳት ያስተናገድኩት የሆድ ውስጥ ህመምም ነበረብኝ በዚህም በደንብ አልተንቀሳቀስኩም ነገር ግን ወደዚህ ከመምጣቴ በፊት የህመም ስሜት ስላልተሰማኝ ለድል መፋለም እንዳለብኝ ለራሴ ነገርኩት በዚህም ደስተኛ ነኝ እንዲህ አይነት ደጋፊዎች ሲኖሩ ደግሞ ታሸንፋለህ በማለት በአረንጓዴ ቢጫና ቀይ ባንዲራ አጊጠው የከሊፋን ስቴድየም በልዩ ድባብ ስላደመቁት ኢትዮጵያውያን ደጋፊዎች አድናቆትና ምስጋናውን ተናግሯል በመሰል ድሎች መኩራት ለኢትዮጵያውያኑ አዲስ ባይሆንም የስታዲየሙ ድባብ ተቀዛቅዟል በሚል እየተወቀሰ ያለውን የከሊፋ ስታዲየምንም ወደ ተለመደ ሞቅታው የመለሱት ኢትዮጵያውያን ደጋፊዎች ለመደነቅ አብቅቷቸዋል አረንጓዴ ቢጫ ቀይ ባንዲራ የያዙ እና በእነዚሁ ቀለማት የደመቁት የኳታር ነዋሪ ኢትዮጵያውያን እንዲሁም የብሄራዊ ቡድኑ ልኡክ በስታዲየሙ ተገኝተው ያደረጉት ማበረታቻ ለውጤቱ መገኘት የራሱን ሚና ተጫውቷል ይህንንም አለም አቀፉን ማህበር ጨምሮ ሌሎችንም ያነጋገረ ነው ውድድሩን ከመነሻው ለተመለከተ የመጨረሻውን የወርቅ እና የብር ሜዳሊያ ብቻም ሳይሆን የኢትዮጵያውያኑ መታወቂያ የመመለሱንም ፍንጭ ያመላከተ ሆኗል ለአረንጓዴው ጎርፍ ምክንያት የሆነው የቡድን ስራ እንዲሁም የአገር ክብርን በማስቀደም ድልን ለጓደኛ አሳልፎ መስጠት የታየበትም ነበር የወንዶች 5ሺ ሜትር የሀይሌ ገብረስላሴ እና ገብረእግዚአብሄር ገብረማርያም እንዲሁም የቀነኒሳ በቀለ እና ስለሺ ስህን ጥምረትም ታይቶበታል ለማለት ያስችላል ሙክታር እድሪስ ሰለሞን ባረጋ እና ጥላሁን ሀይሌ በመፈራረቅ ሲያሳዩ የነበረው እንቅስቃሴ ለሜዳሊያው መገኘት ከፍተኛ ሚና የተጫወተም ሆኗል በተለይ የመጨረሻው ዙር ላይ ሰለሞን የሌላ አገር ተፎካካሪ አትሌቶችን በመፋለም ቻምፒዮኑ ሙክታር ወደፊት እንዲወጣ ያደረገበት መንገድ ምስጋና አዝንቦለታል በቻምፒዮናው ለአገራቸው የመጀመሪያውን የወርቅ ሁለተኛውን የብር እንዲሁም ዲፕሎማ ደረጃ እንዲገኝ ምክንያት ሆነዋል ይህንን ቻምፒዮና ልዩ የሚያደርገው ካለፈው ቻምፒዮና በአንድ ደቂቃ የፈጠነ ሰአት የተመዘገበበት መሆኑ ነው የወርቅ ሜዳሊያ ባለቤቱ ሙክታር 125885 የሆነ ሰአት ሲያስመዘግብ ሰለሞን ባረጋ በአንድ ሰከንድ ዘግይቶ 125970 የሆነ ሁለተኛውን ፈጣን ሰአት አስፅፏል በኢትዮጵያውያኑ አትሌቶች መካከል በመግባት የነሀስ ሜዳሊያውን የወሰደው ካናዳዊ አትሌት ሞሀመድ አህመድ የነሀስ ደግሞ130111 ርቀቱን ለማጠናቀቅ የፈጀበት ሰአት ነውአዲስ ዘመን መስከረም 212012 ብርሀን ፈይሳ
https://www.press.et/Ama/?p=19873
476
22,925
አምባሳደር ግርማ ብሩ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ቦርድ ሰብሳቢ ሆነው ተሰየሙ
ፖለቲካ
29 April 2018
Unknown
በአሜሪካ የኢትዮጵያ አምባሳደር የነበሩት አቶ ግርማ ብሩ አምባሳደር የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ሀይል ቦርድ ሰብሳቢ ሆነው ተሰየሙ አቶ ግርማ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ሀይል ቦርድ ሰብሳቢ ሆነው የተሰየሙት በቅርቡ የትግራይ ክልል ምክትል ርእሰ መስተዳድር ሆነው የተሾሙትን ደብረ ፅዮን ገብረ ሚካኤልን ዶር ተክተው ነውከሀሙስ ሚያዝያ 18 ቀን 2010 አም ጀምሮ የቦርድ ሰብሳቢ ሆነው እንዲሰሩ በውሀ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስትሩ ስለሺ በቀለ ዶር መሰየማቸው ታውቋል አቶ ግርማ አምባሳደር ሆነው ወደ አሜሪካ ከመመደባቸው በፊት የቀድሞው የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ሀይል ኮርፖሬሽን ቦርድ ሰብሳቢ ሆነው ለ15 አመታት ማገልገላቸው ይታወሳል በወቅቱም የተሻለ እንቅስቃሴ በማድረግ የተለያዩ ለውጦችን ማስመዝገባቸውን ሪፖርተር ያነጋገራቸው የተቋሙ ሰራተኞች ተናግረዋል እሳቸው ተመልሰው የቦርድ ሰብሳቢ ሲሆኑም አዲስ ስለማይሆኑ የተሻለ የስራ አፈፃፀም ሊያስመዘግቡ እንደሚችሉ ሰራተኞቹ ተናግረዋል አቶ ግርማ ሰብሳቢ ሆነው በተሰየሙበት የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ሀይል ቦርድ ውስጥ ሰሞኑን የመንግስት ልማት ድርጅቶች ተቆጣጣሪ ሚኒስትር ሆነው የተሾሙት አቶ ተሾመ ቶጋ አምባሳደር የውሀ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስትር ዴኤታ ፍሬህይወት ወልደሀና ዶር የኮንስትራክሽን ሚኒስትሯ አይሻ መሀመድ ዶር የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ፕሬዚዳንት አቶ በቃሉ ዘለቀ የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ሀይለ መስቀል ተፈራ ዮሴፍ ረታ ዶር  የቦርድ አባል ሆነው ተሰይመዋል አቶ ግርማ በአሜሪካ ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስትር የገንዘብና ኢኮኖሚ ሚኒስትር ዴኤታና በሽግግሩ ወቅት የመከላከያ ሚኒስትር ዴኤታ ሆነው ማገልገላቸው ይታወሳል
https://www.ethiopianreporter.com/article/10165
184
29,454
መከላከያ ሁለት ተጫዋቾችን አስፈረመ
ስፖርት
September 13, 2019
Unknown
በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ እንደሚቆይ ማረጋገጫ ያገኘው መከላከያ ዛሬ ሁለት ተጫዋቾችን በማስፈረም የአዲስ ተጫዋቾችን ቁጥር አስር አድርሷልአስቀድሞ ከሙገር ተስፋ ቡድን እስከ ዋናው ቡድን በኋላም በደደቢት በሀዋሳ ከተማ ሲዳማ ቡና እና በድሬዳዋ ከተማ ጥሩ ጊዜያት ያሳለፈውና በተለያዩ የተከላካይ ስፍራ ሚናዎች መጫወት የሚችለው ዘነበ ከበደ ለሁለት አመት በመከላከያ የሚያቆየውን ውል ፈርሟልበወላይታ ድቻ ድሬዳዋ ከተማ እና ደቡብ ፖሊስ ቆይታ ያደረገው የመስመር ተከላካይ እና የመስመር አጥቂ በመሆን መጫወት የሚችለው አናጋው ባደግ ሌላው ለሁለት አመት ለመከላከያ ለመጫወት የተስማማ ተጫዋች ሆኗልበዝውውሩ የነቃ ተሳትፎ እያደረገ ለሚገኘው መከላከያ የሁለቱ ተጫዋቾች መቀላቀል የአሰልጣኝ ዘላለም ሽፈራውን ቡድን በተለያዩ ቦታዎች የሚያጫውቷቸውን ተጫዋቾችን አማራጭ ያሰፋል ተብሎ ይገመታልቡድኑ በቀጣይ ቀናት የአንድ ተጫዋችን ዝውውር ካጠናቀቀ በሀላ ቡድኑ ሙሉ ለሙሉ ትኩረቱን ዝግጅት ላይ በማድግ ወደ ቢሾፍቱ ከተማ እንደሚያቀና ሰምተናል
https://soccerethiopia.net/football/50573
113
26,524
የአሰልጣኞች አስተያየት | ሲዳማ ቡና 1-0 ሰበታ ከተማ
ስፖርት
January 23, 2021
Unknown
ከሲዳማ እና ሰበታ ጨዋታ መጠናቀቅ በኋላ የቡድኖቹ አሰልጣኞች ለሱፐር ስፖርት ይህንም ብለዋልአሰልጣኝ ዘርአይ ሙሉ ሲዳማ ቡናከጫና ስለመውጣት መጀመርያም ጫና ውስጥ አይደለሁም ግን ጫና ውስጥ የከተተኝ ውጤት ማጣቴ ነው ስለዚህ ውጤቱን በማግኘቴ በጣም ደስ ብሎኛል ተጫዋቾቼ በተጋድሎ ባመጡት ውጤት በጣም ኮርቻለሁጎሎች ካስቆጠሩ በኋላ ጥንቃቄ ስለመምረጣቸውነጥቡ በጣም ያስፈልገን ስለነበር ጎሉን ካስቆጥርን በኋላ አፈገፈግን ውጤት እያስመዘገብን መጥተን ቢሆን ኖሮ ይህን አንመርጥም ነበር ካፈገፈግን በኋላ ተጋጣሚያችን በተደጋጋሚ ወደ ጎል ደርሰው ስህተቶቻችን ለመጠቀም ጥረት አድርገው ነበር እድለኞች ነበርን ማለት ይቻላል ምክንያቱም አቻ የመሆን እድሉ ነበራቸው ፍፁም ቅጣት ምት አምክነዋልስለ ስሜታዊ እንቅስቃሴዎቿንዳንድ ተጫዋቾቼ የሰጠኋቸውን ታክቲክ ሲተገብሩ አልነበረም በተለይ ተቀይሮ የገባው እሱባለው በተደጋጋሚ ቦታውን ሲለቅ ነበር የአቋቋም ችግር ነበር ኳስ ለማስጣል የሚያርገው ጥረት ደካማ ስለነበር እሱ ላይ በተደጋጋሚ ስጮህ ነበር በተጨማሪ ተከላካዮቼ እሱ ኳሱን ካገኙት በኋላ ነበር ሲደርሱ የነበረው በዛ ነው እየተነሳሁ መልእክት ሳስተላልፍ የነበረውአሰልጣኝ አብርሀም መብራቱ ሰበታ ከተማስለፍፁም ቅጣት ምቱ መሳት አንድ ለዜሮ እየተመራን ስለነበር ለኛ መነሻ ይሆን ነበር ማለት እችላለሁ ፍፁም የቡድናችን የመጀመርያ መቺ ስለሆነ መምታት ነበረበት እግርኳስ ነው ይሳታል ግን ከተሳተ በኋላም በሁኔታው ተጫዋቾቼ ሳይወርዱ ብዙ የጎል ሙከራ አድርገዋል ማግባት አለመቻላችን ፍፁም ቅጣት ምቱን ካለመጠቀማችን ጋር ዋጋ አስከፍሎናል በአንፃሩ የገባብን በጥንቃቄ ስህተት ነው ሲዳማም ካገቡት ጎል በስተቀር እኛ ላይ የሞከሩት ሙከራ አልነበረም ስለዚህ አንዳንዴ በኳሱ በልጠህ ወይም በሙከራ ተሽለህ ተሸንፈህ ትወጣለህ ይህ የእግርኳሱ ባህርይ ነው ሲዳማን እንኳን ደስ አላችሁ ማለት እፈልጋለሁተከታታይ የቀይ ካርድ እና የተጫዋቾች ስነምግባርየዲሲፕሊን ችግር የለም ሁለቱም የወጡብን ተጫዋቾች ክለቡ ውሰረጥ ባላቸው ዲሲፕሊን በጣም የተመሰገኑ የልምምድ ሰአት አክብረው የሚሰሩ ተጫዋቾች ናቸው ነገር ግን ሜዳ ውስጥ ውጤት ከመፈለግ አንፃር ባለ ጉጉት የሚወስዱት እርምጃ ለጉዳት ዳርጓቸዋል ይህ እንደ ትምህርት የሚወሰድ ይሆናልየሽንፈት መደጋገም ቀጣይ ጨዋታዎች ፈተናከሽንፈት እና ጫና ለመውጣት ብርቱ ጥረት እናደርጋለን መግቢያዬ ላይ እንደተናገርኩት ዛሬ ተጫዋቾቼ ከሽንፈት ለመውጣት የሚችሉትን ሁሉ እንደሚያርጉ ተናግሬ ነበር ሜዳ ላይም የተመለከትከው ያንን ነው ተጋጣሚያችን ላይ ሙሉ ብልጫ ወስደናል ሙከራዎች አድርገናል ነገር ግን እግርኳስ አንዳንዴ አይሳካልህም ጅማ ከመጣን ወዲህ ከጊዜ ወደ ጊዜ መሻሻል እያሳየን ነው ዛሬ ደግሞ የተሻለ አቋም ነው ቡድኔ ላይ ያየሁት ያንን መሻሻል ጠብቀን ሄደን ለቀጣይ ጨዋታ በሚገባ ተዘጋጅተን ካለብን ጫና ለመውጣት ጥረት እናደርጋለን
https://soccerethiopia.net/football/63711
318
7,281
አውሮፓ በሊቢያ ህገ-ወጥ የሰዎች አዘዋዋሪዎች
ዓለም አቀፍ ዜና
Saturday, 25 April 2015 11:06
2508
ላይ ወታደራዊ ዘመቻ ልትፈፅም እየተዘጋጀች ነው  በዚህ ወር ብቻ ከ1 ሺህ በላይ ስደተኞች በሜዲትራኒያን ባህር ሞተዋልበእሁዱ የጀልባ አደጋ የተጠረጠሩ ፍርድ ቤት ቀርበዋል የሜዲትራኒያን ባህርን አቋርጠው ወደ አውሮፓ አገራት ለመግባት ሲሞክሩ ለህልፈተ ህይወት በሚዳረጉ ስደተኞች ዙሪያ ለመምከር ከትናንት በስቲያ በብራስልስ አስቸኳይ ስብሰባ የጠሩት የአውሮፓ አገራት መሪዎች ሊቢያውያን ህገወጥ የሰዎች አዘዋዋሪዎችን ለማጥቃትና አካባቢውን ለማረጋጋት የሚያስችል ወታደራዊ ዘመቻ ለማካሄድ ዝግጅት እያደረጉ እንደሆነ አልጀዚራ ዘገበበዚህ አመት ብቻ 36 ሺህ ያህል የተለያዩ አገራት ዜጎች ባህር አቋርጠው በስደት ወደ ጣሊያን ማልታ እና ግሪክ እንደገቡ የጠቆመው ዘገባው የአውሮፓ መሪዎች ስደተኞችን በህገወጥ መንገድ የሚያጓጉዙ ጀልባዎችን ተከታትሎ በመለየት በቁጥጥር ስር የሚያውልና በሊቢያውያን ህገወጥ የሰዎች አዘዋዋሪዎች ላይ እርምጃ የሚወስድ የአውሮፓ ጥምር ወታደራዊ ዘመቻ ማድረግ በሚቻልበት ሁኔታ ላይ መክረዋል ብሏልባለፈው እሁድ ከሊቢያ በመነሳት ሜዲትራኒያን ባህርን አቋርጣ ወደ ጣሊያን ስትቃረብ በሰመጠችው ጀልባ ከ800 በላይ የተለያዩ አገራት ዜጎች ለህልፈተ ህይወት መዳረጋቸውን ተከትሎ አስቸኳይ ስብሰባ ያደረጉት መሪዎቹ በሜዲትራኒያን ባህር ስደተኞችን ለማዳን ለሚከናወኑ ተግባራት የሚሰጡትን የገንዘብ ድጋፍ በሶስት እጥፍ ለማሳደግ የተስማሙ ሲሆን በወር በድምሩ 97 ሚሊዮን ዶላር ለመስጠት ቃል ገብተዋልየእንግሊዙ ጠቅላይ ሚኒስትር ዴቪድ ካሜሩን ስደተኞችን ለመታደግ የሚሰሩ ስራዎችን ለማገዝ የሚውሉ ሶስት ሄሊኮፕተሮችንና ሁለት መርከቦችን ለመስጠት ቃል ሲገቡ ጀርመንና ፈረንሳይም እያንዳንዳቸው ሁለት መርከቦችን ለመስጠት ቃል መግባታቸውን ዘገባው ገልጧልየውሮፓ አገራት መሪዎች በህገወጥ ስደት ለህልፈተ ህይወት የሚዳረጉ ዜጎችን ጥፋት ለመቀነስና ዜጎቻቸው ከሚሰደዱባቸው አገራትና የስደተኞች መተላለፊያ ከሆኑ አገራት ጋር በትብብር መስራትን ጨምሮ ለስደት ምክንያት የሆኑ ችግሮችን የመቅረፍ ስራ በስፋት ለመስራት ተስማምተዋል የአውሮፓ ህብረት በበኩሉ ባለፈው ሰኞ በሜዲትራንያን ባህር የሚከሰተውን የስደተኞች ሞት ለመቀነስና ቀጣይ ጥፋቶችን ለመቀነስ የሚያስችል ባለ 10 ነጥብ የድርጊት መርሀ ግብር ቢያወጣም መርሀግብሩ ጥፋትን ከመቀነስ ይልቅ የሚያባብስና ተጨማሪ ስደተኞችን ለስደት የሚያበረታታ ነው በሚል እየተተቸ እንደሚገኝ ቢቢሲ ዘግቧል  በዘንድሮው አመት ብቻ ሜዲትራኒያን ባህርን አቋርጠው ወደ አውሮፓ አገራት ለመግባት ሲሞክሩ ለህልፈተ ህይወት የተዳረጉ ስደተኞች ቁጥር ከ1 ሺህ 700 በላይ መድረሱን የዘገበው ቴሌግራፍ በበኩሉ ይህ የሞት መጠን ባለፈው አመት ተመሳሳይ ወቅት ከተመዘገበው ጋር ሲነፃፀር በ30 እጥፍ እንደሚበልጥም ገልጧልአሶሼትድ ፕሬስ በበኩሉ የተመድ የስደተኞች ድርጅትን ጠቅሶ ከትናንት በስቲያ ባወጣው ዘገባ ባለፈው አመት ብቻ 219 ሺህ ያህል ስደተኞች ሜዲትራኒያን ባህርን አቋርጠው በህገወጥ መንገድ ወደ አውሮፓ አገራት መግባታቸውንና ከ3 ሺህ 500 በላይ የሚሆኑም በጉዞ ላይ ሳሉ ለሞት መዳረጋቸውን አስነብቧል ከእነዚህ መካከልም ከ1ሺህ በላይ የሚሆኑት በዚህ ወር ብቻ መሞታቸውንም አስታውቋልጣሊያን ባህር አቋርጠው የሚመጡ ስደተኞችን ከአደጋ ለመታደግ በሊቢያ ድንበር አቅራቢያ ታደርግ የነበረውን እንቅስቃሴ በጥቅምት ወር 2014 ማቋረጧ ለሟቾች ቁጥር ማሻቀብ ምክንያት ሆኗል ብለው የሚተቹ አስተያየት ሰጪዎች መኖራቸውንም ዘገባው አክሎ ገልጧል  ባለፈው እሁድ ከደረሰውና በአካባቢው ከደረሱ መሰል አደጋዎች ሁሉ የከፋ ጥፋት የደረሰበት ነው በተባለው አደጋ ከ800 በላይ ሰዎች መሞታቸውንና ስደተኞቹ ኤርትራ ሶማሊያና ሶሪያን ጨምሮ የ20 የተለያዩ አገራት ዜጎች እንደሆኑም ሲ ኤን ኤን ዘግቧልከእሁዱ የስደተኞች ጀልባ አደጋ ጋር በተያያዘ ተጠርጥረው ሲሲሊ ውስጥ በፖሊሰ ቁጥጥር ስር የዋሉት የጀልባዋ ካፒቴንና አንድ የህገወጥ የሰዎች ዝውውሩ ተሳታፊ ትናንት ፍርድ ቤት ቀርበው ቃላቸውን ሰጥተዋል
https://www.addisadmassnews.com/index.php?option=com_k2&view=item&id=16083:%E1%8A%A0%E1%8B%8D%E1%88%AE%E1%8D%93-%E1%89%A0%E1%88%8A%E1%89%A2%E1%8B%AB-%E1%88%85%E1%8C%88-%E1%8B%88%E1%8C%A5-%E1%8B%A8%E1%88%B0%E1%8B%8E%E1%89%BD-%E1%8A%A0%E1%8B%98%E1%8B%8B%E1%8B%8B%E1%88%AA%E1%8B%8E%E1%89%BD&Itemid=212
420
38,627
አምስት የደቡብ አፍሪካ ፖሊስ መኮንኖችና አንድ በግዳጅ ሥራ ላይ ያልነበረ ወታደር ተገደሉ
ዓለም አቀፍ ዜና
February 21, 2018
Unknown
አምስት የደቡብ አፍሪካ ፖሊስ መኮንኖችና አንድ በግዳጅ ስራ ላይ ያልነበረ ወታደር ዛሬ ገጠር በሚገኝ የፖሊስ ጣቢያ ላይ በተከፈተ ጥቃት ተገድለዋልአንድ የፖሊስ ቃል አቀባይ በገለፀው መሰረት የፖሊስ መኮንኖቹ የተገደሉት ታጣቂዎች ኢንግኮቦ በተባለው ደቡባዊ መንደር በሚገኘው የፖሊስ ጣብያ ላይ ሌሊቱን ባደረሱት ጥቃት ነው አጥቂዎቹ መሳርያዎች ዘርፈው ሁለት ሌሎች ፖሊሶችን ጠልፈው በፖሊስ መኪና አምልጠዋል ወታደሩ የተገደለው ታጣቂዎቹ ያመልጡ በነበረበት ወቅት ነውየተጠለፉት ሁለት ፖሊሶች አስከሬን መንገድ ላይ ተጥሎ ተገኝቷል የፖሊስ ሚኒስትር ፊኪሌ ምቡላላ የደረሰው ጥቃት ብሄራዊ ሀዘንና ጉዳት ነው ብለዋል ደቡብ አፍሪካ በአለም ደረጃ ከፍተኛ ወንጀል ከሚፈፀምባቸው ሀገሮች አንዷ ነች
https://amharic.voanews.com//a/six-people-killed-in-overnight-attack-on-south-african-police-station-2-21-2018/4264199.html
86
35,843
በትግራይ የዛሬ ሁኔታ
ሀገር አቀፍ ዜና
November 10, 2020
Unknown
የአፍሪካ ህብረት በኢትዮጵያ ትግራይ ክልል በፊዴራል መንግስቱና በክልሉ ሀይሎች መካከል የሚካሂደውን ውጊያ ተኩስ አቁም እንዲደረግ ተማፀነሮይተርስ ከናይሮቢ ያጠናቀረው ዘገባ እንዳመለከተው ቁጥራቸው ሁለት ሺህ አምስት መቶ የሚሆኑ ሰዎች ውጊያውን ሸሽተው ወደ ሱዳን ተሰዷል ቁጥሩ ይጨምራል ብለው እንደሚሰጉ ነው የሱዳን ባለስልጣናት ያስገነዘቡት
https://amharic.voanews.com//a/the-African-union-called-for-ceasefire-11-10-2020/5655610.html
40
9,131
የአፍረካ ህብረት የጊኒቢሳውን ምርጫ ሊታዘብ ነው
ፖለቲካ
2021/1/22 20:42 GMT
Unknown
በጊኒቢሳው ነገ የሚደረገውን ምርጫ ለመታዘብ በሳኦቶሚና ፕሪንሲፔ የቀድሞ ጠቅላይ ሚኒስትር ራፋኤል ብራንኮ የሚመራ የታዛቢ ቡድን መላኩን የአፍሪካ ህብረት አስታወቀ ቡድኑ ወደ ሀገሪቷ ሲገባ የህብረቱ የጊኒቢሳው ላይዘን ኦፊሰር አቀባበል ማድረጋቸው ተነግሯል ምርጫው ነገ የሚካሄድ ሲሆን የህብረቱ የምርጫ ታዛኒቢም ፍትሀዊ ግልፅና ሰላማዊ ሆኖ መካሄዱን ይታዘባል ተብሏል ቡድኑ ወደ ስፍራዉ ያቀናው በሀገሪቱ መንግስትና በብሄራዊ ምርጫ ኮሚሽን ጥያቄ መሆኑንም ህብረቱ በማህበራዊ ትስስር ገፁ ላይ አስፍሯል  የአጭር ጊዜ ታዛቢዎቹ በፈረንጆቹ እስከ ጥር 2 ቀን እንደሚቆዩ የተገለፀ ሲሆን ሁሉንም ሂደት የሚታዘቡት ደግሞ ተጨማሪ ሶስት ቀናት በጊኒቢሳው ይቆያሉ ተብሎ ይጠበቃል ይህም የመርጫው አመራርና ውጤት ይፋ የማድረግ ሂደትን ለመታዘብ ያስችላል ተብሏል የአፍሪካ ህብረት የተባበሩት መንግስታት ድርጅትና የምእራብ አፍሪካ አገራት የኢኮኖሚ ህብረት አመራሮች ከሀገሪቱ ባለድርሻ ጋር ውይይት ይኖራቸዋል ተብሏል የህብረቱ ተዛቢዎች ትናንትና በአገሪቱ በሚገኙ 9 ክልሎች ተሰማርተዋል የልኡክ ቡድኑ አባሎች ወደ ክልሎቹ የተሰማሩት የቅድመ ምርጫ ሂደትንና እንቅስቃሴን ለመታዘብ እንዲሁም ለምርጫ ያለውን ዝግጅት ለመቃኘት መሆኑን ህብረቱ አስታውቋል ልኡክ ቡድኑ እንዳለው ከሆነ ምርጫ ከተደረገ ከሁለት ቀናት በኋላ ጋዜጣዊ መግለጫ ይሰጣል ከዚያ አስቀድሞ ግን ከምርጫው መካሄድ አንድ ቀን በኋላ ወደ ሀገሪቱ የተለያዩ ግዛቶች የተንቀሳቀሱት ታዛቢዎች በታዘቧቸው ጉዳዮች ዙሪያ ማብራሪያ ያቀርባሉ ተብሏል የአፍሪካ ህብረት የምርጫ ታዛቢ ቡድን ዴሞክራሲን ለማስፋፋትና ለማስተዋወቅ በማሰብ ነው ወደ ሀገሪቷ የገባው ተብሏል የታዛቢ ቡድኑ 13 የረጅም ጊዜ እንዲሁም 40 የአጭር ጊዜ ታዛቢዎችን ያካተተ ነው
https://am.al-ain.com/article/african-union-sent-observer-to-guinea-bissau-election
197
8,632
በፈረንጆቹ 2003 በዳርፉር ብቻ በተካሄደ ውጊያ 300ሺ ያህል ሰዎች ተገድለዋል
ፖለቲካ
2021/1/22 20:39 GMT
Unknown
የሱዳን የሽግግር መንግስትና የሪቮሉሽናሪ ግምባር ጥምረት የመጨረሻውን የሰላም ስምምት የተለያዩ ከአለም አቀፍ ማህበረሰብከአፍሪካና ከሱዳን የተውጣጡ ተወካዮች በታደሙበት በደቡብ ሰዱን ተፈራርመዋል የሪቮሉሽናሪ ጥምረቱ በብሉ ናይልና ሳውዝ ኮርዶፋን የሚንቀሳቀሰው ሪቮሊሹበናሪ ግንባርና አጋር የሆነው ሪቮሉሽናሪ ጥምረት ሀይል በሚኒ አርኮ ሚናዊ የሚመራው የሱዳን ሊብሬሽን ሞቭመንትና በጅብሪል ኢብራሁም የሚመራው የፍትህና እኩልነት ሞቭመንትና በሀዲ እድሪስ ያሂያ የሚመራው የሰዱን ላይብሬሽን ሞቭመንት የሽግግር ምክርቤትን ያካትታል ጥምረቱ በማሊክ አጋር የሚመራውን የሱዳን ህዝብ ሊብሬሽን ሞቭመንትም በጁባው ስምምነት ተካተዋል በሪቮሉሽናሪ ጥምረቱ ውስጥ በምስራቅበማእከላዊና በሰሜን የሚገኙ አካላት በስምምነቱ ተካተዋል የሱዳን የረጅም ጊዜ መሪ ኦማር አልበሽር ለወራት የዘለቀውን ከፍተኛ ህዝባዊ ተቃውሞ ተከትሎ እአኤ ሚያዚያ 2019 ከስልጣን ሲወገዱ ወደ ሀላፊነት የመጣው የሱዳን የሽግግር መንግስት ከአማፂያን ቡድኖች ጋር የሰላም ስምምነት ላይ መድረስን ቀዳሚ ተግባሩ አድርጎ ሲሰራ ቆይቷል ስምምነቱ በዋነኝነት በፀጥታ በመሬት ባለቤትነት በሽግግር ፍትህ በስልጣን ማጋራት እና በጦርነት ምክንያት ከቤት ንብረታቸው ተፈናቅለው የተሰደዱ ሰዎችን መልሶ ማቋቋም ላይ ያተኮረ ነው በተጨማሪም የአማፂ ሀይሎችን ማፍረስ እና ተዋጊዎቻቸውን ወደ ብሄራዊ ጦር ስለማቀላቀልም ይመለከታል በፊርማ ስነ ስርአቱ የሱዳን ጠቅላይ ሚኒስትር አብደላ ሀምዶክየአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ሙሳ ፋኪ መሀማት የኢትዮጵያ የጅቡቲ የሶማሊያየቻድ ፕሬዚዳንቶች የግብፅ ጠቅላይ ሚኒስትርና ሌሎችም ባለስልጣናት ተገኝተዋል በፈረንጆቹ 2003 አማፂያን መሳሪያ ካነሱ በኋላ በዳርፉር ብቻ በተካሄደው ውጊያ 300ሺ ያህል ሰዎች ለህልፈት መዳረጋቸውን ሲጂቲኤን ዘግቧል  በፈረንጆቹ ከጥቅምት 2019 ጀምሮ ደቡብ ሱዳን በሱዳን መንግስት እና በዳርፉር ደቡብ ኮርዶፋን እና ብሉ ናይል ግዛቶች በሚንቀሳቀሱ የታጠቁ ቡድኖች መካከል ሽምግልና ስታደርግ ቆይታለች
https://am.al-ain.com/article/sudanese-government-oppositions-signed-a-final-peace-deal-in-juba
214
41,240
ፕረዚዳንት ባራክ ኦባማ በ71ኛ ጠቅላላ የ.ተ.መ.ድ. ጉባዔ በስደተኞች ጉዳይ ላይ በመጪው መስከረም ወር ያስተናግዳሉ
ዓለም አቀፍ ዜና
June 06, 2016
Unknown
የዩናይትድ ስቴትስ ፕረዚዳንት ባራክ ኦባማ በተባበሩት መንግስታት ድርጅት 71ኛ ጠቅላላ ጉባኤ ጎን በስደተኞች ጉዳይ ላይ የመሪዎች ጉባኤ እአአ በመጪው መስከረም ወር ያስተናግዳሉበተባበሩት መንግስታት ድርጅት የዩናይትድ ስቴትስ አምባሳደር ሳማንታ ፓወር ከቋሚ የድርጅቱ ተወካዮች እንዲሁም ስብሰባውን አብረው ከሚያስተናግዱት ካናዳ ኢትዮጵያ ጀርመን ዮርዳኖስ ስዊድን ተወካዮችና ከመንግስታቱ ድርጅት ዋና ፀሀፊ ባን ኪ ሙን ጋር ተገናኝተው ተነጋግረዋል ሲሉ የብሄራዊ ፀጥታ አማካሪ ሱዛን ራይስ ገልፀዋልጉባኤውን የሚያስተናግዱት መሪዎች የጉባኤውን አላማ ለማራመድ በቅርብ ተባብረው ለመስራት ቃል እንደገቡም ጠቁመዋልበአለም ደረጃ 20 ሚልዮን የሚሆኑ ሰደተኞች ስላሉ ሰደተኞቹን የመርዳትና ደህንነታቸዋን የመጠበቁ ተግባር አለም አቀፍ ጥረት ያስፈልገዋል ጉባኤውን የሚመሩት ሁሉም አለመ አቀፍ ማሀበረሰብ ሰደተኞቹን ለመርዳትና ለመጠበቅ የበለጠ መስራት እንደሚያስፈልግ ይገነዘባሉ ሱሉም ሱዛን ራይስ አውስተዋልከፍተኛ ብዛት ያላቸው ስደተኞች አደገኛና ህገወጥ የሆነ ዘዴ እየተጠቅሙ እንደሆኑ በገቡባቸው ሀገሮችም ለህጋዊ የስራና የትምህርት እድል ተደራሽነት እንደማያጘኑ ሱዛን ራይ ባወጡት መግለጫ ጠቅሰዋል
https://amharic.voanews.com//a/statement-by-national-security-advisor-susan-rice-on-co-hosts-for-president-obamas-leaders-summit-on-refugees/3363802.html
124
22,900
ጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ አዳዲስ ሹመቶችን ሰጡ
ፖለቲካ
11 May 2018
Unknown
ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ዶር ዛሬ ግንቦት 2 ቀን 2010 አም ለ44 የፌዴራል መንግስት የስራ ሀላፊዎች ሹመቶችን እንደሰጡ የጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት አስታወቀጠቅላይ ሚኒስትሩ የሰጧቸው ሹመቶች የሚከተሉት ናቸውአምባሳደር ደግፌ ቡላ በሚኒስትር ማእረግ የፌዴራል የፍትህና ህግ ምርምርና ስልጠና ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተርአቶ ፍቃዱ ተሰማ በሚኒስትር ማእረግ የዴሞክራሲ ስርአት ግንባታ ማስተባባሪያ ማእከል አስተባባሪአቶ ሳዳት ናሻ በሚኒስትር ዴኤታ ማእረግ የዴሞክራሲ ስርአት ግንባታ ማእከልአቶ ዛዲግ አብርሀ በሚኒስትር ዴኤታ ማእረግ የዴሞክራሲ ስርአት ግንባታ ማእከልተመስገን ቡርቃ ዶር በሚኒስትር ዴኤታ ማእረግ የዴሞክራሲ ስርአት ግንባታ ማእከልወሮ ለሀርሳ አብዱላሂ የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታአቶ ብርሀኑ ፈይሳ የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታፍቃዱ በየነ ፕሮፌሰር የግብርናና እንስሳት ሀብት ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታኢያሱ አብርሀ ዶር የግብርናና እንስሳት ሀብት ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ  አቶ ሲሳይ ቶላ የመገናኛና ኢንፎርሜሽን ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታመብራቱ ገብረማሪያም ዶር የመገናኛና ኢንፎርሜሽን ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታአቶ እሸቴ አስፋው የትራንስፖርት ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ ወሮ ህይወት ሞሲሳ የትራንስፖርት ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታነጋሽ ዋቅሻው ዶር የውሀ መስኖና ኤሌክትሪክ ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታአብርሀ አዱኛ ዶር የውሀ መስኖና ኤሌክትሪክ ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታአቶ ዮሀንስ ድንቃየሁ የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታአቶ አያና ዘውዴ የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታአቶ ቴድሮስ ገብረ እግዚአብሄር በሚኒስትር ዴኤታ ማእረግ የገቢዎችና ጉምሩክ ባለስልጣን ምክትል ዋና ዳይሬክተርአቶ ከፍያለው ተፈራ የፐብሊክ ሰርቪስና የሰው ሀብት ልማት ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታአቶ ካሳሁን ጎፌ የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ፅህፈት ቤት ሚኒስትር ዴኤታአቶ ተመስገን ጥላሁን የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ፅህፈት ቤት ሚኒስትር ዴኤታመብራቱ መለሰ ዶር የንግድ ሚኒስቴር ሚኒስተር ዴኤታ አቶ ሀብታሙ ሲሳይ የንግድ ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታአምባሳደር ሌላአለም ገብረ ዮሀንስ የመከላከያ ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታአቶ ጌታቸው ሀይለ ማሪያም የመከላከያ ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታአቶ አድማሱ አንጎ የፌዴራል ጠቅላይ አቃቤ ህግ ሚኒስትር ዴኤታአቶ ገለታ ስዩም የፌዴራል ጠቅላይ አቃቤ ህግ ሚኒስትር ዴኤታአህመድ ቱሳ የገንዘብና የኢኮኖሚ ትብብር ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታአምባሳደር ምስጋኑ አርጋ የሰራተኛና ሀገር አቀፍ ዜና ጉዳይ ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ አቶ አሰፋ ኩምሳ የማእድን ነዳጅና የተፈጥሮ ጋዝ ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ ወሮ ብዙነሽ መሰረት የባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታወሮ ቡዜና አልከድር የባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታአፈወርቅ ካሱ ፕሮፌሰር የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ብርቱካን አያኖ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታወሮ አስቴር ዳዊት የሴቶችና ህፃናት ጉዳይ ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታወሮ ፍሬህይወት አያሌው የወጣቶችና ስፖርት ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ ወሮ ፈርሂያ መሀመድ የወጣቶችና ስፖርት ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ ወሮ ምስራቅ ማሞ የመንግስት የልማት ድርጅቶች ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ ወሮ ስመኝ ውቤ የመንግስት የልማት ድርጅቶች ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ጌታቸው ባልቻ የመንግስት የልማት ድርጅቶች ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታኮሎኔል ታዜር ገብረ እግዚብሄር የከተማ ልማትና ቤቶች ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ ወሮ ኢፍራህ አሊ የሳይንስና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ወርቁ ጓንጉል በጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት የፅህፈት ቤት አገልግሎትና መልካም አስተዳደር ክትትል ሚኒስትር ዴኤታ በመሆን ተሹመዋል
https://www.ethiopianreporter.com/article/10303
387
36,112
የፀሐይ ግርዶሽ - በላሊበላ
ሀገር አቀፍ ዜና
June 22, 2020
Unknown
ትናንት ከአለምአቀፉ የአባቶች ቀን በበለጠ የበርካቶችን የፌስቡክ ገፅ ያጣበበውየመገናኛ ብዙሀንን አጀንዳ ያጥለቀለቀው ርእሰ ጉዳይ በምስራቃዊው ንፍቀ ክበብ የታየው የፀሀይ ግርዶሽ እንደነበረ ተዘገበ
https://amharic.voanews.com//a/eclipse-6-22-2020/5472707.html
22
39,400
ከቀያቸው የተፈናቀሉ ሚሊዮኖች እጣና ፈተና
ዓለም አቀፍ ዜና
October 02, 2015
Unknown
ባለፈው አመት ብቻ ከ60 ሚሊዮን በላይ የሚሆኑ ሰዎች ከመኖሪያቸው ተገደው መፈናቀላቸውን የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዋና ፀሀፊ ባን ኪ ሙን አስታወቁ ሁኔታው በእጅጉ ያሳሰባቸው መሆኑን የገለጡት ዋና ፀሀፊ ባን ኪሙን በፍልሰት ጉዳዮች ላይ ያተኮረ ውይይት በኒው ዮርክ በመካሄድ ላይ ከሚገኘው የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ሰባኛ ጠቅላላ ጉቡኤ ትይዩ ትላንት አካሂዷልበስብሰባው ከተሳተፉት ከፍተኛ ባለስልጣናት መካከል በመንግስታቱ ድርጅት የዩናይትድ ስቴትስ አምባሳደር ሳማንታ ፓወርስ እና የአውሮፓ ህብረት መሪዎች ይገኙበታል ሳሌም ሰለሞን ከኒው ዮርክ ያጠናቀረችውን ዝርዝር ሄኖክ ሰማእግዜር አቀናብሮ አቅርቦታል ዘገባውን ለመስማት ይህንን ከታች ያለውን የድምፅ ፋይል በመጫን ያድምጡ
https://amharic.voanews.com//a/unga-high-level-side-event-on-migrants-and-refugees/2988429.html
83
36,594
"ምርጫ ቦርድ 'ምርጫ' የማራዘም ሥልጣን የለውም" - ወ/ት ሶሊያና ሽመልስ
ሀገር አቀፍ ዜና
May 08, 2019
Unknown
ቦርዱ ሰላም ሳይኖር ምርጫ ፈፅሞ የማይታሰብ ነው አለ በሚል በማሀበራዊ ሚዲያ የተሰራጨውም የሀሰት ወሬ ነው ብሏል ምርጫው በተያዘለት የጊዜ ሰሌዳ መሰረት እንዲካሄድ ለማድረግ ዝግጅቱን እያፋጠነ እንደሚገኝ ምርጫ ቦርድ አስታውቋልምርጫውን በተያዘለት የጊዜ ሰሌዳ መሰረት ለማከናወን የማያስችል ሁኔታ ቢፈጠር እንኳን ተጠሪ ለሆንለት የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እናሳውቃለን እንጂ በራሳችን ምርጫ የማራዘምም ሆነ የመሰረዝ ስልጣን የለንም ሲሉ የምርጫ ቦርድ ኮምዩኒኬሽንስ አማካሪ ወት ሶሊያና ሽመልስ ተናግረዋልፅዮን ግርማ ምርጫ ቦርድ ምርጫውን አራዘመ በሚል በማሀበረሰብ ሚዲያ ላይ ዛሬ የተሰራጨውን ዘገባ መሰረት አድርጋ ተከታዩን ዘገባ አጠናቅራለችዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ
https://amharic.voanews.com//a/ethiopia-election-fake-news-/4909200.html
83
37,518
በደቡብ ክልል ከተሞች የህዝብ ኮንፈረንሶች እየተከናወኑ ነው
ሀገር አቀፍ ዜና
June 11, 2019
Unknown
ትናንት በአርባ ምንጭ ከተማ የጋሞና የኮሬ ህዝቦች በጋራ ለመልማት ያስችላል የተባለው ግንኙነት እንደገና የተጀመረ ሲሆን ዛሬ ደግሞ በካምባታና በዳውሮ ህዝብ መካከል ተመሳሳይ ግንኙነት ተከፍቷልከዚህ በተጨማሪ በጉራጌ ለ158 አመታት ተቋርጦ የነበረው የኦሮሞ የጌዳ ስርአት ተጀምሯል ሲል የአገሪቱ የመንግስት ቴሌቪዥን ጣቢያ መዘገቡም ይታወሳል
https://amharic.voanews.com//a/south-ethiopia-negotisation-6-11-2019/4954610.html
41
3,857
የአባ ጅፋር ቤተ መንግሥት ጥገና ሥራ ተጀመረ
ሀገር አቀፍ ዜና
September 18, 2019
42
ጅማ የታቀደለት የጥገና ስራ ሳይሳካ ከአንድ አመት በላይ ያስቆጠረው የአባ ጅፋር ቤተ መንግስት በሀያ ወራት ለማጠናቀቅ የጥገናው ስራ መጀመሩን የጅማ ከተማ ባህልና ቱሪዝም ፅህፈት ቤት አስታወቀየፅህፈት ቤቱ ሀላፊ አቶ አብዱልመሊክ ሙሳ የቤተ መንግስቱ ጥገና ከአሜሪካ በመጡና በአገር ወስጥ ባለሙያዎች ጳጉሜን ሁለት ቀን 2011 አም መጀመሩን ለአዲስ ዘመን ጋዜጣ የተናገሩ ሲሆን ለጥገናው የሚያስፈልጉ ግብአቶች ማዘጋጃ ክፍል እየተሰራና ለአገር ውስጥ ባለሙያዎች ስልጠና እየተሰጠ መሆኑን ገልፀዋል በጥገናው ቤተ መንግስቱ የተሰራበትን የእንጨት መዋቅር ጠንካራውን የማደስና የተበላሸውን የመቀየር ስራ ይሰራል ያሉት አቶ አብዱልመሊክ ለጥገናው የሚሆን እንጨት ለግድግዳው የሚሆን ድንጋይለግንቡ ጭቃና ሌሎች ቁሶች ከአካባቢው መገኘታቸው በባለሙያዎች መረጋገጡን ገልፀዋል እንደ ሀላፊው ማብራሪያ ጥገናው በልዩ ባለሙያዎችና በጥንቃቄ የሚሰራ በመሆኑ የእንጨት የድንጋይ የጭቃና ሌሎች ስራዎችን የሚመሩ አራት አለም አቀፍ የጥገና ፍቃድ ያላቸው ባለሙያዎች ከአሜሪካ ከአገር ወስጥ የቅርስ ጥናትና ጥበቃ ባለስልጣን ባለሙያዎች ከጅማ አምስት የሰለጠኑ የእንጨት ባለሙያዎችና ስለቅርሱ እውቀት ያላቸው የአካባቢው የልምድ አዋቂዎች በስራው ይሳተፋሉ ስራውን የሚቆጣጠር ድርጅት መቀጠሩን የተናገሩት ሀላፊው በተለይም በእንጨት ጥገና ስልጠና የወሰዱት ባለሙያዎች አሁን ለሚካሄደው ጥገና ብቻ ሳይሆን በቀጣይ በአገሪቱ በእንጨት ለሚካሄዱ የቅርስ ጥገናዎች ደጋፊ እንደሚሆኑ አስረድተዋል ሀላፊው ለቅርስ ጥገናው ከወርልድ ሞንመንት ለሚመጡት ባለሙያዎች ክፍያ ከሰባት እስከ ስምንት ሚሊዮን ብር ድጋፍ መደረጉን የቅርስ ጥበቃ ባለስልጣን የጥገናውንና የአገር ውስጥ ባለሙያዎች ወጪ መሸፈኑንና የኦሮሚያ ክልል ለጥገናው የሚሆኑ ማሽነሪዎች መለገሱን ጠቁመው የጥገናው ሂደት ከከተማ አስተዳደሩ ጋር ክትትል እንደሚደረግበት ገልፀዋል የአባ ጅፋር ቤተ መንግስት ባለፉት አመታት ቀደም ሲል ከነበረው ይዞታ በነዋሪዎች ተገፍቶ የጠበበ ሲሆን ቤተ መንግስቱን ወደ ነባሩ ይዞታው የመመለስና ሌሎች በከተማዋ ለሚገኙ ቅርሶች የይዞታ ካርታ መሰራቱን አስረድተዋል ቤተ መንግስቱ የመፍረስ አደጋ ተጋርጦበት ይጠገናል ከተባለ ከአንድ አመት በላይ ማስቆጠሩን የአዲስ ዘመን ጋዜጣ ዝግጅት ክፍል ከእጃችን ሊያመልጥ ጥቂት የቀረው የአባጅፋር ቤተ መንግስት በሚል በሀምሌ 3 ቀን 2011 አም የረቡእ እትም ማስነበቡ ይታወሳልአዲስ ዘመን መስከረም 72012አጎናፍር ገዛኸኝ
https://www.press.et/Ama/?p=18189
266
12,524
በትግራይ ክልል የሚገኙ ዩኒቨርሲቲዎችን ትምህርት ለማስቀጠል ስራዎች እየተሰሩ ነው
ሀገር አቀፍ ዜና
Jan 16, 2021
244
አዲስ አበባ ጥር 8 2013 ኤፍ ቢ ሲ በትግራይ ክልል የሚገኙ ሲኒቨርስቲዎችን ትምህርት ለማስቀጠል የሚያስችሉ ስራዎች እየተሰሩ መሆኑን የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀበክልሉ የተደረገውን የህግ ማስከበር ተከትሎ መቐለና ራያ ዩኒቨርሲቲዎች ተማሪዎችን ያስመረቁ ሲሆን የአዲግራት ዩኒቨርሲቲ ተመራቂ ተማሪዎች በመቐለ ዩኒቨርሲቲ ከጥር 7 ቀን 2013 አም ጀምሮ ትምህርት እንዲጀምሩ መደረጉን የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስትር ዲኤታ ዶክተር ሳሙኤል ክፍሌ ተናግረዋል በቀጣይም የመቐለና አዲግራት ነባር ተማሪዎችን ተቀብሎ ማስተማር በሚቻልበት ሁኔታና ለተቋማቱ መደረግ ባለባቸው ድጋፎች ላይ ውይይትና የስራ ክፍፍል ተደርጓልየሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር ከፍተኛ አመራሮች በመቐለ ዩኒቨርሲቲ በህግ ማስከበር ወቅት የደረሰውን ጉዳት ምልከታ ያደረጉ ሲሆን በወቅቱ ከተማሪዎችና የዩኒቨርሲቲዉ አመራሮች ጋር ውይይት አድርገዋልከፌስቡክ ገፃችን በተጨማሪ ወቅታዊ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘትየፋና ድረ ገፅ httpswwwfanabccom ይጎብኙ ተንቀሳቃሽ ምስሎችን ለማግኘት የፋና ቴሌቪዥን የዩቲዩብ ቻናል httpswwwyoutubecomcfanabroadcastingcorporate ሰብስክራይብ ያድርጉ ፈጣን መረጃዎችን ለማግኘት ትክክለኛውን የፋና ቴሌግራም ቻናል httpstmefanatelevision ይቀላቀሉ ከዚህ በተጨማሪም በትዊተር ገፃችን httpstwittercomfanatelevision ይወዳጁን ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን
https://www.fanabc.com/%e1%89%a0%e1%89%b5%e1%8c%8d%e1%88%ab%e1%8b%ad-%e1%8a%ad%e1%88%8d%e1%88%8d-%e1%8b%a8%e1%88%9a%e1%8c%88%e1%8a%99-%e1%8b%a9%e1%8a%92%e1%89%a8%e1%88%ad%e1%88%b2%e1%89%b2%e1%8b%8e%e1%89%bd%e1%8a%95/
141
14,582
ዶናልድ ትራምፕ የህዳሴ ግድብን በተመለከተ የሰጡትን አስተያየት በመቃወም በኢንተርኔት የተቃውሞ ፊርማ ማሰባሰብ ተጀመረ
ሀገር አቀፍ ዜና
Oct 31, 2020
1,222
አዲስ አበባ ጥቅምት 21 2013 ኤፍቢሲ የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ግብፅ የህዳሴ ግድብን ታፈርሰዋለች የሚል አሉታዊ አስተያየት መስጠታቸውን በመቃወም ኢትዮጵያ አለም አቀፍ የተቃውሞ ፊርማ በብይነ መረብ ማሰባሰብ መጀመሯን ይፋ ተደርጓልየፊርማ ማሰባሰቢያ ማስጀመሪያ ስነ ስርአት በዛሬው እለት በአዲስ አበባ ተካሄዷልየተቃውሞ ፊርማ ማሰባሰቢያ በታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ህዝባዊ ተሳትፎ ማስተባበሪያ ምክር ቤት በበላይነት የሚመራው መሆኑ ተነግሯልየተቃውሞ ፊርማ ማሰባሰቢያ ላይ ኢትዮጵያውያን እና በየትኛውም የአለም ክፍል የሚገኙ ትውልደ ኢትዮጵያውያን እና ወዳጆች እንዲሳተፉ ጥሪ ቀርቧልበመጪዎቹ ሶስት እና አራት ቀናት ከ100 ሺህ በላይ የተቃውሞ ፊርማ ለማሰባሰብ እቅድ እንደተያዘ ነው የተነገረውበፈትያ አህመድ
https://www.fanabc.com/%e1%8b%b6%e1%8a%93%e1%88%8d%e1%8b%b5-%e1%89%b5%e1%88%ab%e1%88%9d%e1%8d%95-%e1%8b%a8%e1%88%85%e1%8b%b3%e1%88%b4-%e1%8c%8d%e1%8b%b5%e1%89%a5%e1%8a%95-%e1%89%a0%e1%89%b0%e1%88%98%e1%88%88%e1%8a%a8/
85
31,260
ቢስማርክ አፒያ ለጅማ አባ ጅፋር ፈርሟል
ስፖርት
October 16, 2018
Unknown
አምና የሊጉን ዋንጫ ያነሳው ጅማ አባ ጅፋር ኦኪኪ አፎላቢን በኮከብ ግብ አግቢንት ማስመረጡ ይታወሳል የናይጄሪያዊው አጥቂ ያስቆጠራቸው 23 ግቦችም ለክለቡ የቻምፒዎንነት ጉዞ ትልቅ ድርሻ እንደነበረው የሚታመን ነው ነገር ግን እንደ አብዛኞቹ ተጨዋቾች ሁሉ ኦኪኪም ከጅማ በመልቀቁ ክለቡ የእሱን ቦታ በአግባቡ የሚሸፍን ተጫዋች እንዲፈልግ አድርጎታል ክለቡ ኦኪኪ ፊት ላይ ትቶት የሄደውን ይህን ክፍተት ለመሙላትም ጋናዊውን አጥቂ ቢስማሪ አፒያን ለአንድ ወር ያህል የሙከራ እድል ከሰጠው በኋላ በመጨረሻም ለአንድ አመት በሚቆይ ውል በቋሚነት አስፈርሞታልከ2013 እስከ 2015 በሰቢያው ሶልጋ ፔትሮቫግ ያሳለፈው አጥቂ በቀጣዩ የውድድር አመት ለቦትስዋናው ጋብምሮኒ ዩናይትድ አሳልፏል በመቀጠልም አጥቂው በድጋሜ ወደ ሰርቢያ በማምራት በ201617 ለፕሮሌተር ኖቪሳድ እና ባካ ፓላንካ የተጫወተ ሲሆን አምና በሌላኛው የሰርቢያ ሱፐር ሊጋ ክለብ ሞልደስት ሉቻኒ ቆይታ አድርጓል
https://soccerethiopia.net/football/40299
109
41,085
ሰበር ዜና የፕሬዚዳንት ትራምፕ ትዕዛዝ ዕገዳ ፀና
ዓለም አቀፍ ዜና
February 10, 2017
Unknown
የካሊፎርኒያዪቱ ግዙፍ ከተማ ሳን ፍራንሲስኮ ላይ የተሰየመው ዘጠነኛው አካባቢያዊ የወረዳይግባኝ ሰሚ ችሎት ከጥቂት ደቂቃዎች በፊት ባሳለፈው ውሳኔ ቀደም ሲል የፕሬዚዳንት ትራምፕ እገዳ ለጊዜው እንዲታገድ የዋሺንግተን ግዛት ዋና ከተማ ሲያትል ተቀማጭ የሆኑት ፌደራል ዳኛ ጄምስ ሮባርት ሰሞኑን አዝዘው እንደነበር ይታወሳል ሶስት ዳኞች የተሰየሙበት የሳን ፍራንሲስኮው ችሎት የተሟጋቾቹን ወገኖች እሰጥአገባ ዛሬ ካዳመጠ በኋላ ነው የበታች ፍርድ ቤቱ ውሳኔ እንዲፀና በሙሉ ድምፅ የወሰነው ጉዳዩ ለመጨረሻ ውሳኔ ወደ ዩናይትድ ስቴትስ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሳይሄድ እንደማይቀር ተነግሯል
https://amharic.voanews.com//a/us-appeals-court-2-9-2017/3716804.html
72
16,674
የኮቪድ 19 ወረርሽ አስከፊነት ከግምት ያስገባ የጥንቃቄ እርምጃዎች ተጠናክሮ መቀጠል አለበት- ም/ጠ ደመቀ
ሀገር አቀፍ ዜና
May 25, 2020
1,102
አዲስ አበባ ግንቦት 17 2012 ኤፍቢሲ የኮቪድ 19 ወረርሽ ስርጭት አሳሳቢ እየሆነ በመምጣቱ የችግሩን አስከፊነት ከግምት ያስገባ የጥንቃቄ እርምጃዎች ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን አሳሰቡየሚኒስትሮች ኮሚቴ ከኮቪድ19 አማካሪ ግብረሀይል ጋር በወቅታዊ የኮቪድ19 ወረርሽኝ ስርጭት እና መከላከል ዙሪያ በምስል የተደገፈ ውይይት ተካሄዷልምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ አቶ ደመቀ የኮቪድ 19 ወረርሽ ስርጭት ከጊዜ ወደ ጊዜ እየተስፋፋ እና አሳሳቢነቱ እየጨመረ በመምጣቱ የፀረኮቪድ 19 እንቅስቃሴ በትኩረት ተጠናክሮ ሊቀጥል ይገባል ብለዋልከኮቪድ19 አማካሪ ግብረሀይል አባላት በበኩላቸው ከጊዜ ወደ ጊዜ በአዲስ አበባ ከተማ ብቻ በተለያዩ ክፍለ ከተሞች የሚስተዋለው የኮቪድ 19 ወረርሽ ስርጭት በቁጥር እና በፍጥነት አዝማሚያው እጅግ አሳሳቢ መሆኑን አብራርተዋልበመላው ሀገሪቱ ከተመረመሩት መካከል 70 በመቶ የሚሆኑት ከአዲስ አበባ መሆናቸውን የተጠቀሰ ሲሆን በመዲናው ማህበረሰብ ዘንድ ወረርሽኙ በአሳሳቢ ደረጃ ስርጭቱ እየጨመረ መሆኑን አስረድተዋልየኮቪድ 19 ወረርሽ ስርጭት በአዲስ አበባ ከተማ ብቻ የሚወሰን ሳይሆን ከመዲናዋ በርቀት እና በቅርበት በሚገኙ አከባቢዎች ጭምር አሳሳቢ በመሆኑ ህብረተሰቡ የጥንቃቄ እርምጃዎችን ሳይዘናጋ ተግባራዊ ማድረግ እንዳለበት አሳስበዋልመላው ህብረተሰብ የወረርሽኙን ስርጭት አሳሳቢነት በመገንዘብ እጅን በየጊዜው በመታጠብ አካላዊ ርቀትን ጠብቆ በመንቀሳቀስ እና የፊት ማስክ በመጠቀም ወረርሽኙን እንዲከላከል ጥሪ አቅርበዋልከኮቪድ19 አማካሪ ግብረሀይል ሙያዊ ማብራሪያ ተከትሎ ተጋላጭ ለሆኑ የህብረተሰብ ክፍሎች ከኮቪድ19 የምርመራ ስራው እንዲጠናከር ችግሩን የሚመጥን የህግ ማስከበር ስራ ተግባራዊ እንዲደረግ እንዲሁም በጎ ፈቃደኛ ወጣቶች ስልጠና ተሰጥቷቸው ህብረተሰቡን የማስተማር ስራ እንዲሰማሩ የሚኒስትሮች ኮሚቴ አቅጣጫ አስቀምጧል
https://www.fanabc.com/%e1%8b%a8%e1%8a%ae%e1%89%aa%e1%8b%b5-19-%e1%8b%88%e1%88%a8%e1%88%ad%e1%88%bd-%e1%8a%a0%e1%88%b5%e1%8a%a8%e1%8d%8a%e1%8a%90%e1%89%b5-%e1%8a%a8%e1%8c%8d%e1%88%9d%e1%89%b5-%e1%8b%ab%e1%88%b5%e1%8c%88/
197
25,768
ኢንጂነር ይልቃል ካቢኔያቸውን እንደ አዲስ አዋቀሩ
ፖለቲካ
23 September 2015
Unknown
ከነሀሴ 16 እስከ ነሀሴ 17 ቀን 2007 አም ለመጀመርያ ጊዜ በተካሄደው የሰማያዊ ፓርቲ ጠቅላላ ጉባኤ ፓርቲውን ለመጪዎቹ ሶስት አመታት በፕሬዚዳንትነት እንዲመሩ በድጋሚ የተመረጡት ኢንጂነር ይልቃል ጌትነት ያዋቀሩትን አዲስ ካቢኔ መስከረም 9 ቀን 2008 አም ለብሄራዊ ምክር ቤቱ አቅርበው አፀደቁብሄራዊ ምክር ቤቱ ያፀደቀው አዲስ ካቢኔ በአብዛኛው አዳዲስ አባላትን ያካተተ ሲሆን ከቀድሞው ካቢኔ አባላት መካከል የተካተቱት የህዝብ ግንኙነት ሀላፊው አቶ ዮናታን ተስፋዬ ብቻ ናቸውፕሬዚዳንቱ ለብሄራዊ ምክር ቤቱ አስር የካቢኔ አባላትን እንዲያፀድቅላቸው አቅርበው ምክር ቤቱ የሰባቱን እጩዎች ምርጫ ሲያፀድቅ ለሁለት አባላት ድምፅ እንዳልሰጠና አንድ እጩ ደግሞ ራሳቸውን ከእጩነት እንዳገለሉ የህዝብ ግንኙነት ሀላፊው አቶ ዮናታን ተስፋዬ ለሪፖርተር ገልፀዋልከምክር ቤቱ ድምፅ ያላገኙት ሁለቱ የካቢኔው ተጠቋሚ አባላት የፋይናንስ ጉዳይ ሀላፊ የነበሩት አቶ ወረታው ዋሴና የወጣቶች ጉዳይ ሀላፊ የነበሩት አቶ እያስፔድ ተስፋዬ ሲሆኑ ራሳቸውን ከእጩነት ያገለሉት ደግሞ የፓርቲው የቀድሞው ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ ስለሺ ፈይሳ ናቸውበዚህም መሰረት አቶ ነገሰ ተፈረደኝ ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ ዮናታን ተስፋዬ የህዝብ ግንኙነት ሀላፊ አቶ አበበ አካሉ የውጭ ግንኙነት ሀላፊ አቶ ጋሻው መርሻ የድርጅት ጉዳይ ሀላፊ ወይዘሮ መአዛ መሀመድ የሴቶች ጉዳይ ሀላፊ አቶ እስክንድር ጥላሁን የጥናትና ስትራቴጂ ሀላፊ እንዲሁም አቶ አዲስ ጌታነህ የህግ ጉዳይ ሀላፊ ሆነው ተመርጠዋል ከእነዚህም መካከል ምክትል ፕሬዚዳንት ሆነው የተመረጡት አቶ ነገሰ ተፈረደኝና የውጭ ግንኙነት ሀላፊው አቶ አበበ አካሉ ከቀድሞው አንድነት ፓርቲው የተቀላቀሉ አባላት ናቸውየደሀንነትና የአባላት ክትትል ሀላፊ ሆነው እንዲያገለግሉ በእጩነት ቀርበው የነበሩት ፓርቲውን በምክትል ፕሬዚዳንትነት ሲያገለግሉ የቆዩት አቶ ስለሺ ፈይሳ እረፍት በመፈለግና ለሌሎች እድል ለመስጠት ሲሉ ራሳቸውን ከእጩነት ማግለላቸውን አቶ ዮናታን አስረድተዋልከእጩነት ራሳቸውን ያገለሉት አቶ ስለሺ ሰማያዊ የወጣቶች ፓርቲ ነው ስለዚህ እኔ ለወጣቶች ስፍራውን ብለቅና በምክር ቤቱ ውስጥ በንቃት ብሳተፍ የተሻለ ይሆናል በሚል ራሴን ከእጩነት አግልያለሁ በማለት ምክንያታቸውን ለሪፖርተር አስረድተዋልየፋይናንስ ጉዳይ ሀላፊ ሆነው ፓርቲውን ሲያገለግሉ የነበሩት አቶ ወረታው ዋሴን በተመለከተ ምንም እንኳን በአዲሱ ካቢኔ እንዲካተቱ እጩ ሆነው በፕሬዚዳንቱ አማካይነት ቀርበው የነበረ ቢሆንም ምክር ቤቱ ድምፅ ስላልሰጣቸው አልተመረጡም ሲሉ አቶ ዮናታን አስረድተዋልበተመሳሳይ ድምፅ ሳያገኙ የቀሩት የወጣቶች ጉዳይ ሀላፊ ሆነው ሲያገለግሉ የነበሩት የአቶ እያስቤድ ተስፋዬ ጉዳይ በእንጥልጥል ላይ እንደሚገኝ ለማወቅ ተችሏል ዝርዝር ጉዳዩን ከመግለፅ ተቆጥበዋልከካቢኔ አባላት በተጨማሪ ብሄራዊ ምክር ቤቱ የፓርቲውን የኦዲትና ኢንስፔክሽን ኮሚቴ የመረጠ ሲሆን በዚህም መሰረት አቶ አበራ ገብሩ ሰብሳቢ አቶ ሳምሶን ገረመው ምክትል ሰብሳቢ አቶ ሀይለ ገብርኤል አያሌው ደግሞ ፀሀፊ ሆነዋል አቶ ብርሀኑ መሰለና አቶ ሀብታሙ ደመቀ የኦዲትና ኢንስፔክሽን ኮሚቴ አባላት በመሆን ተመርጠዋል
https://www.ethiopianreporter.com/article/8829
344
41,102
ፕሬዚዳንት ትራምፕ ሕጋዊ ሰነድ የሌላቸው ወደ አሜሪካ እንዳይገቡ ሲሉ ፈረሙ
ዓለም አቀፍ ዜና
January 26, 2017
Unknown
የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ትላንት ሁለት ትእዛዞችን ሲፈርሙ አንደኛው በዩናይትድ ስቴትስ ደቡባዊ ድንበር ላይ አሁኑኑ መሰናክል መገንባት እንዲጀመር ሁለተኛው ደግሞ መጤዎችን አሳልፈው ለፌዴራል ኢሜግሬሽን ህግ በመስጠት ተግባር ለማይተባባሩ የዩናይትድ ስቴትስ ከተሞች ፌዴራል በጀት መስጣቱን ለማገድ የሚዝት ነውለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ
https://amharic.voanews.com//a/trump-immigration-1-26-2017/3694153.html
42
11,060
ስለታገቱት ተማሪዎች ትክክለኛ መረጃ ለማግኘት ተስፋ የተጣለበት መፍትሔ ምንድን ነው?
ሀገር አቀፍ ዜና
January 25, 2020
350
ባህር ዳር ጥር 162012አም አብመድ የተወሳሰበው የደምቢ ዶሎ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ጉዳይ አሁንም ተጨባጭ መረጃ አልተገኘበትምየመታገታቸው ዜና ከተሰማበት ሀዳር 242012 አም ጀምሮ ተማሪዎቹ ስላሉበት ሁኔታ ግልፅ መረጃ አልተገኘም መጀመሪያ አካባቢ አልፎ አልፎ በአጋቾቹ የእጅ ስልኮች ከወላጆቻቸው ጋር ይገናኙ እንደነበር ከእገታ ያመለጠችዋ ተማሪም ሆነ ወላጆች መናገራቸው ይታወሳል አሁን ላይ ግን የትና በምን ሁኔታ ውስጥ እንደሚገኙ መረጃ የለም የፌዴራል መንግስቱ ከታገቱት ውስጥ 21 ተማሪዎች ስለመለቀቃቸው መረጃ ቢሰጥም ተማሪዎቹ ከወላጆቻቸው ጋር አልተገናኙም በየትኛውም ቦታ ስለመታዬታቸውም መረጃ አልተገኘምይህ ደግሞ ጥያቄው ጎላ ባሉ መላምቶች እንዲቀጥል አድርጎታል መገናኛ ብዙሀኑም ወላጆችም ሀብረተሰቡም ይጠይቃል ተለቀቁ የተባሉት ተማሪዎች የት አሉ በማለት መጀመሪያ ላይ ታገቱ የተባሉት 17 በደምቢ ዶሎ ዩኒቨርሲቲ ሲማሩ የነበሩ የአማራ ተወላጅ ተማሪዎች ናቸው መንግስት ደግሞ 21 መለቀቃቸውንና ቀሪ ስድስት ተማሪዎችን ደግሞ በከፍተኛ ጥንቃቄ በሚደረግ ክትልል ለማስለቀቅ ጥረት እየተደረገ እንደሆነ መግለጫ ሰጠ ከዩኒቨርሲቲው ጋር ተደረገ በተባለ ማጣራት ደግሞ ከ17ቱ መካከል ተማሪዎቼ ናቸው ያላቸው 12ቱን ብቻ ነው አሁንም ሌላ አወዛጋቢ መረጃቁጥራቸው የቱንም ያህል ይሁን ደብዛቸው ከጠፋ 52 ቀናት የሆናቸው ተማሪዎች ያሉበት ሁኔታ በግልፅ አለመታወቁ ግን አሁንም አሳሳቢ ጥያቄ ሆኗል አካባቢው የተሰማራው ኮማንድ ፖስት ጉዳዩን እያጣራ እንደሆነ ከመናገር ያለፈ የተለዬ መረጃ መስጠት አልቻለም ከፌዴራል ፖሊስ እና ከሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር የተቋቋመ ቡድን ከሰሞኑ ወደ አካባቢው አምርቶ ጉዳዩን ለማጣራት እንደሞከረ ነገር ግን ተማሪዎቹ ስላሉበት ሁኔታ ተጨባጭ መረጃ ሳያገኝ እንደተመለሰ አብመድ ባደረገው ማጣራት አረጋግጧልበቀጣይም ፌዴራል ፖሊስ በመነሻነት ያገኘውንና ሌሎች መረጃዎችን በማካተት ተማሪዎቹ ያሉበትን ሁኔታ ለማረጋገጥ እንደሚሰራ ነው የሚጠበቀውትልቅ ተስፋ ተጣለበት ፍንጭ ይገኛል የተባለው ግን ደምቢ ዶሎ ዩኒቨርሲቲ ትምህርት ሲጀምር ነው አሁን ላይ 800 የዩኒቨርሲቲው ተማሪዎች ከዩኒቨርሲቲው ግቢ ውጭ እንደሆኑ ታውቋል ትምህርት ሲጀመር ምናልባትም ከታገቱት ተማሪዎች ውስጥ የተለቀቁ ካሉ እና ለመማር ከሄዱ ስለሁኔታው ግልፅ መረጃ ይገኛል ተብሎ ነው የትምህርት መጀመሩ ጉዳይ ትልቅ ተስፋ የተጣለበት በአካባቢው የተንቀሳቃሽ ስልክ ኔትወርክ ባለመስራቱ ትምህርት መቼ እንደሚጀምር መረጃ ለማግኘት አልተቻለም
https://www.amharaweb.com/%e1%88%b5%e1%88%88%e1%89%b3%e1%8c%88%e1%89%b1%e1%89%b5-%e1%89%b0%e1%88%9b%e1%88%aa%e1%8b%8e%e1%89%bd-%e1%89%b5%e1%8a%ad%e1%8a%ad%e1%88%88%e1%8a%9b-%e1%88%98%e1%88%a8%e1%8c%83-%e1%88%88%e1%88%9b/
271
16,062
በደረስንበት የስኬት ምዕራፍ ሳንታጠር፤ ድላችንን እያጣጣምን ለላቀ ድል መነሳት ይኖርብናል- ም/ጠ/ሚኒስትር ደመቀ መኮንን
ሀገር አቀፍ ዜና
Jul 23, 2020
786
አዲስ አበባ ሀምሌ 16 2012 ኤፍቢሲ በደረስንበት የስኬት ምእራፍ ሳንታጠር ድላችንን እያጣጣምን ለላቀ ድል መነሳት ይኖርብናል አሉ የኢፌዴሪ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንንምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን የህዳሴ ግድብ የመጀመሪያ ዙር የውሀ ሙሌት በስኬት በመጠናቀቁ የእንኳን ደስ አላችሁ መልእክት አስተላልፈዋልበመልእክታቸውም እነሆ የሀገራችን ብሄሮች ብሄረሰቦችና ህዝቦች ባለፉት አመታት ለፕሮጀክቱ ስኬት ተሳትፏቸውን በተለያየ መልክ የገለፁበት እና ግንባታው ለአፍታ እንዳይገታ የባለቤትነት ስሜታቸውን በቁጭት ያንፀባረቁበት ታሪካዊ የውሀ ሙሌት ምእራፍ በስኬት በመጠናቀቁ እንኳን ደስ አላችሁ እንኳን ደስ አለን ብለዋልበቀጣይም በተቀናጀ የተፋሰስ ስራ የግድቡን ጤንነት የመጠበቅ የግንባታ ስራዎችን የማከናወን የእውነትን መንገድ በማጥበቅ የተፈጥሮ ፀጋችንን ፍትሀዊ በሆነ አግባብ የመጠቀም እና የታችኛው ተፋሰስ ሀገራትን ፍትሀዊ ተጠቃሚ እንዲሆኑ የማስቻል ስራዎች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉም ገልፀዋልበደረስንበት የስኬት ምእራፍ ሳንታጠር ድላችንን እያጣጣምን ለላቀ ድል መነሳት ይኖርብናል ሲሉም ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን መልእክታቸውን አስተላልፈዋልየዜና ሰአት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዜናዎችን በፍጥነት በአጭር የፅሁፍ መልእክት መልክ በስልክዎ ላይ እንዲደርስዎ ወደ 8111 OK ብለው ይላኩ
https://www.fanabc.com/%e1%89%a0%e1%8b%b0%e1%88%a8%e1%88%b5%e1%8a%95%e1%89%a0%e1%89%b5-%e1%8b%a8%e1%88%b5%e1%8a%ac%e1%89%b5-%e1%88%9d%e1%8b%95%e1%88%ab%e1%8d%8d-%e1%88%b3%e1%8a%95%e1%89%b3%e1%8c%a0%e1%88%ad%e1%8d%a4/
147
37,595
ቆይታ ከማንዴላ ዋሺንግተን የጉድኝት መርሃ፡ግብር ተሳታፊዎች ጋር
ሀገር አቀፍ ዜና
August 17, 2019
Unknown
የወጣት አፍሪቃዊያን መሪዎች ተነሳሽነት መርሀግብር በእንግሊዝኛው ምህፃር YALI በቀድሞው የደቡብ አፍሪቃ የነፃነት ታጋይ ኔልሰን ማንዴላ ስም የሰየመው የቀለም ትምህርትናየአመራር ስልጠና ከሰሞኑ ተጠናቋል ቁጥራቸው ከ30 በላይ የሆኑ ኢትዮጵያዊያን በዚህ መርሀ ግብር ላይ ተሳትፈዋል ከታሳታፊዎቹ መካከል ከአራቱ ጋር ቆይታ አድርገናልስለቀሰሙት ቁምነገርስለ መጪው ዘመን ህልማቸውም አውግተውናል
https://amharic.voanews.com//a/%E1%89%86%E1%8B%AD%E1%89%B3-%E1%8A%A8%E1%88%9B%E1%8A%95%E1%8B%B4%E1%88%8B-%E1%8B%8B%E1%88%BA%E1%8A%95%E1%8C%8D%E1%89%B0%E1%8A%95-%E1%8B%A8%E1%8C%89%E1%8B%B5%E1%8A%9D%E1%89%B5-%E1%88%98%E1%88%AD%E1%88%83-%E1%8C%8D%E1%89%A5%E1%88%AD-%E1%89%B0%E1%88%B3%E1%89%B3%E1%8D%8A%E1%8B%8E%E1%89%BD-%E1%8C%8B%E1%88%AD/5046199.html
44
29,375
የአሰልጣኞች አስተያየት | ኢትዮጵያ 0-1 ሩዋንዳ
ስፖርት
September 22, 2019
Unknown
በቻን ማጣርያ ኢትዮጵያ በሜዳዋ በሯንዳ መሸነፍፏ ይታወሳል ከጨዋታው በሀላም የሁለቱ ቡድን አሰልጣኞች የሚከተለውን አስተያየት ሰጥተዋልበህይወት እድል እንዳለ ሁሉ በእግርኳስም እድል አለ ቪሴንት ሚሻሚለተጋጣምያችን ትልቅ ክብር አለን አንድ ቀሪ ጨዋታ ቢኖረንም ከጥሩ ቡድን ጋር ነው የተጫወትነው በቴክኒክም ታክቲክም የተቀናጁ ነበሩ የእድል ጉዳይ እንጂ ጥሩ ቡድን አላችሁ ተጫዋቾቼን ማመስገን እፈልጋለው ኢትዮጵያን ማሸነፍ ቀላል ነገር አደለምበጣም ደስተኞች ነን አንድ ደረጃ ከፍ ብለናል መጥተው ጨዋታውን ለተከታተሉ ደጋፊዎችም አመሰግናለውውጤቱ ይገባቹሀል ለምን አይገባንም ጥሩ ተከላክለናል እድሎችም ፈጥረናል በህይወት እድል እንዳለ ሁሉ በእግርኳስም እድል አለ ተጫዋቾቼ ጥሩ ተከላክለዋል በጣም ጠጣር ነበሩ የስቴድየሙ ድባብ አላስቸገራቸውም የስቴድየሙ ድባብም ጥሩ ነበር ደጋፊውን ማመስገን አለባችሁበመልሱ ጨዋታ ከዚህ በተሻለ ተንቀሳቅሰን ውጤት ይዘን ለመምጣት የተቻለንን እናደርጋለን አብርሀም መብራቱበጨዋታው ተጫዋቾቼ የሚችሉትን አድርገዋል እንደተለመደው በግብ አካባቢ ስንደርስ መረጋጋት ባለመኖሩ ምክንያት የሳትናቸው ኳሶች ዋጋ አስከፍለውናል እነርሱ ከቆመ ኳስ በተገኘ እድል ነው ግብ ያገቡብን በቀጣይ ከቆመ ኳስ እኛ ላይ አደጋ የሚፈጥሩት ነገሮች ለማስተካከል ጠንክረን እንሰራለን ያሉብንን የአጨራረስ ድክመቶችም አርመን በመልሱ ጨዋታ ከዚህ በተሻለ ተንቀሳቅሰን ውጤት ይዘን ለመምጣት የተቻለንን እናደርጋለንስለ ሁለተኛው አጋማሽ ለውጥበመጀመርያው አጋማሽ ሙሉ በሙሉ በመከላከል ላይ ያመዘነ ጨዋታ ነበር የተከተሉት እኛም ያንን ሰብሮ በመግባት የተፈጠሩት እድሎች መጠቀም ባለመቻላችን የተጫዋቾቻችን ስነ ልቡና እንዲወርድ አድርጎታል በሁለተኛው አጋማሽ ግን ክፍተታችን አርመን ብልጫ ወስደን ብዙ ሞክረን ነበር አልተሳካልንም ተቀይረው የገቡ ተጫዋቾችም ልዩነት ፈጥረዋል በታክቲክ ያደረግነው ለውጥም ጥሩ ለውጥ አምጥቷልበመልሱ ጨዋታ ውጤቱን ስለመቀልበስ ብዙም ብልጫ ሳይወሰድብን በጥቃቅን ስህተት ነው ግቡ የተቆጠረብን ከዚህ ውጪ ግን አስፈሪ የሚባል ነገር አልገጠመንም በስነ ልቡና ላይ እና ባሉብን ክፍተቶች ላይ ሰርተን የመልሱን ጨዋታ ለማሸነፍ እንዘጋጃለን
https://soccerethiopia.net/football/50787
234
19,560
 በኒጀር ጦር ሰራዊት ላይ በተፈጸመው ጥቃት የሟቾች ቁጥር 89 ደረሰ
ዓለም አቀፍ ዜና
Jan 12, 2020
364
አዲስ አበባ ጥር 3 2012ኤፍ ቢ ሲ በኒጀር ጦር ሰራዊት በደረሰ ጥቃት የሟቾች ቁጥር 89 መድረሱ ተነገረቅዳሜ እለት በዋና ከተማዋ ኒያሚ በደረሰው ጥቃት በርካታ የፀጥታ ሀይሎች መገደላቸውን  የፀጥታ ምንጮች ለሮይተርስ ገልፀዋልበናይጄሪያ የጦር ሰፈር ላይ ታጣቂዎች በጦር ሰራዊቱ ባደረሱት ጥቃት  ቢያንስ የ89 ሰዎች ህይወት ማለፉን የፀጥታ ምንጮች ተናግረዋልበርከት ያሉ ወታደሮች ሀሙስ በቺንጋዳራ ወዲያውኑ መቀበራቸውን ተከትሎ  የሟቾች ቁጥር ከፍ ሊል እንደሚችል ነው የተገለፀውየመከላከያ ሚኒስትር ኢሱፉ ካታምቤ ከእሁዱ የብሄራዊ የፀጥታ ምክር ቤት ስብሰባ  ከተካሄደ በኋላ በሰራዊቱ በደረሰው ጥቃት የሟቾችን ቁጥር አሳውቀዋልጥቃቱ ካለፈው አመት ጋር በኒጀር  ከተፈፀመው በአራት እጥፍ ከፍ ያለ ሲሆን ወደ 400 ያህል ሰዎችን ገድሏል ለጥቃቱ እስካሁን  ሀላፊነት የወሰደ አካል  እንደሌለ የገለፁትካታምቤሰራዊቱ በታጠቁት ቡድኖች ላይ  ጥቃት መሰንዘር እንደሚጀምር አስታውቀዋል ምንጭአልጀዚራ
https://www.fanabc.com/%e1%89%a0%e1%8a%92%e1%8c%80%e1%88%ad-%e1%8c%a6%e1%88%ad-%e1%88%b0%e1%88%ab%e1%8b%8a%e1%89%b5-%e1%88%8b%e1%8b%ad-%e1%89%a0%e1%89%b0%e1%8d%88%e1%8c%b8%e1%88%98%e1%8b%8d-%e1%8c%a5%e1%89%83%e1%89%b5/
108
6,134
ለግማሽ ያህሉ አፍሪካውያን ህጻናት ሞት ምክንያቱ ረሃብ ነው
ዓለም አቀፍ ዜና
Saturday, 08 June 2019 00:00
655
በመላው አፍሪካ 60 ሚሊዮን ያህል ህፃናት የምግብ አቅርቦት እንደማያገኙና በአህጉሪቱ በየአመቱ ለሞት ከሚዳረጉ ህፃናት መካከል ግማሽ ያህሉ በርሀብ ምክንያት እንደሚሞቱ አንድ ጥናት አመለከተአፍሪካን ቻይልድ ፖሊሲ የተባለው ተቋም ከሰሞኑ ይፋ ያደረገው ጥናት እንደሚለው ምንም እንኳን የአፍሪካ አገራት በቀርብ አመታት ኢኮኖሚያዊ እድገት ቢያስመዘግቡም ከሶስት አፍሪካውያን ህፃናት አንዱ የመቀንጨር ችግር ተጠቂ ነውበመላው አለም በምግብ እጥረት ምክንያት በየቀኑ 10 ሺህ ያህል ህፃናት ለሞት እንደሚዳረጉ የዘገበው ዘ ጋርዲያን የህፃናት ረሀብ በአለማቀፍ ደረጃ መሻሻል ቢያሳይም በአንዳንድ የአፍሪካ አገራት ግን ችግሩ በእጅጉ እየተባባሰ እንደሚገኝ አመልክቷል90 በመቶ አፍሪካውያን ህፃናት የአለም የጤና ድርጅት ያስቀመጠውን ዝቅተኛ የምግብ ንጥረነገር ቅንብር ደረጃ ያላሟሉ መሆናቸውን የጠቆመው ዘገባው ከአምስት አፍሪካውያን ህፃናት መካከል ሁለቱ በቋሚነት ምግብ እንደማይመገቡ ገልጧል
https://www.addisadmassnews.com/index.php?option=com_k2&view=item&id=23614:%E1%88%88%E1%8C%8D%E1%88%9B%E1%88%BD-%E1%8B%AB%E1%88%85%E1%88%89-%E1%8A%A0%E1%8D%8D%E1%88%AA%E1%8A%AB%E1%8B%8D%E1%8B%AB%E1%8A%95-%E1%88%85%E1%8C%BB%E1%8A%93%E1%89%B5-%E1%88%9E%E1%89%B5-%E1%88%9D%E1%8A%AD%E1%8A%95%E1%8B%AB%E1%89%B1-%E1%88%A8%E1%88%83%E1%89%A5-%E1%8A%90%E1%8B%8D&Itemid=212
103
36,542
የኢትዮጵያ ሀይማኖት መሪዎች የተመሳሳይ ፆታ ጎብኝትን ተቃወሙ
ሀገር አቀፍ ዜና
June 07, 2019
Unknown
መንግስት ይህን ጉብኝት እንዲከለክልም የተለያዩ የሀይማኖት ቡድኖች እንዲሁም የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን አካላት ጥሪ አቅርበዋል
https://amharic.voanews.com//a/lgtb-visit-in-ethiopia-6-7-2019/4950282.html
15
19,906
አየር መንገዱ የስኬት ተሞክሮውን ለሌሎች ተቋማት እንዲያካፍል ተጠየቀ
ቢዝነስ
Jan 11, 2020
442
አዲስ አበባ ጥር 2 2012 ኤፍቢሲ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ስኬታማ ያደረጉትን ሚስጥሮች በሌሎችም ትላልቅ የአገሪቱ ፕሮጀክቶች ላይ መድገም ይቻል ዘንድ ተሞክሮውን እንዲያሰፋ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አቶ ታገሰ ጫፎ አሳሰቡየህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት በዛሬው እለት ግንባታው እየተጠናቀቀ የሚገኘውን የመንገደኞች ማስተናገጃ ተርሚናል ጨምሮ የተለያዩ የአየር መንገዱ የስራ እንቅስቃሴዎችን ጎብኝተዋልበጉብኝቱ ላይ የተገኙት የምክር ቤቱ አፈ ጉባኤ ታገሰ ጫፎ እና የምክር ቤቱ አባላት በሰጡት አስተያየት የአየር መንገዱ የአፍሪካና የአለም ኩራትነቱን አጠናክሮ መቀጠል መቻሉን ማረጋገጣቸውን ተናግረዋልይህ ታላቅ ስኬት ግዙፍ ፕሮጀክቶችን በሚያንቀሳቅሱ የሀገሪቱ የተለያዩ የልማት ተቋማት ላይም መጠቀም ይቻል ዘንድ የስኬት እውቀቱ ወደሌሎችም የሚተላለፍበትን መንገድ አየር መንገዱ እንዲዘይድ አፈ ጉባኤው ጠይቀዋልየኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ተወልደ ገብረማሪያም በበኩላቸው ኩባንያው እንደ አውሮፓውያን አቆጣጠር እስከ 2025 ድረስ ለማሳካት ይዞት የነበረውን ህልም ከወዲሁ እውን ማድረግ መቻሉን ተናግረዋልበአሁኑ ወቅት የኢትጵያ አየር መንገድ ደንበኞችን በማጓጓዝም ሆነ በካርጎ ጭነት ማመላለስ በአፍሪካ ከሚገኙ አየር መንገዶች ሁሉ ቀዳሚው እንደሆነ ጠቁመዋልአክለውም አየር መንገዱ በተጠናቀቀው የአውሮፓዊያን አመት 12 ሚሊየን መንገደኞችንና ከ432 ሺህ ቶን በላይ እቃዎችን አጓጉዟል ሲሉም አስረድተዋልበዚህ አገልግሎቱም በአመቱ አራት ቢሊየን ዶላር ማስገባት መቻሉንም ይናገራሉበማንኛውም የፖለቲካ ሁኔታ ጣልቃ አለመግባቱ እስከ አሁን ሀገሪቱን የመሩ መንግስታትም በአየር መንገዱ አሰራር ላይ ጣልቃ አለመግባታቸው አየር መንገዱ ስኬታማ እንዲሆን ካስቻሉት ምክንያቶች መካከል ናቸው ብለዋልየማኔጅመንቱ ተጠያቂነትንና ግልፀኝነትን መሰረት ያደረገ የአሰራር ስርአት መከተሉም ለስኬቱ ቁልፍ እንደሆነ ጠቁመዋልየምክር ቤቱ አባላት በአየር መንገዱ የአሰራር ስርአትና የስኬት ሚስጥር ላይ ጥያቄና ማብራርያ ጠይቀው ከዋና ስራ አስፈፃሚው መልስ ተሰጥቶባቸዋልምክር ቤቱ አየር መንገዱ ለያዘው ቀጣይ ስኬት እውን መሆን አስፈላጊውን ድጋፍ እንደሚያደርግም አባላቱ ቃል ገብቷልየኢትዮጵያ አየር መንገድ በአምስት አህጉራት ከ127 በላይ አለም አቀፍ መዳረሻዎች ላይ የሚበር ሲሆን በሳምንት ከ2 ሺህ በላይ መንገደኞችን ያስተናግዳል በየቀኑ ደግሞ ከ300 በላይ በረራዎችን እንደሚያደርግም በዚሁ ጊዜ ተጠቅሷልምንጭ ኢዜአ
https://www.fanabc.com/%e1%8a%a0%e1%8b%a8%e1%88%ad-%e1%88%98%e1%8a%95%e1%8c%88%e1%8b%b1-%e1%8b%a8%e1%88%b5%e1%8a%ac%e1%89%b5-%e1%89%b0%e1%88%9e%e1%8a%ad%e1%88%ae%e1%8b%8d%e1%8a%95-%e1%88%88%e1%88%8c%e1%88%8e%e1%89%bd/
261
222
የስፖርት አጋርነት በኮሮና ቫይረስ ውጊያ
ስፖርት
March 28, 2020
23
  በየትኛውም ሁኔታ ውስጥ የስፖርታዊ እንቅስቃሴ አስኳል ሀሳብ ወዳጅነትና መተሳሰብ መሆኑ ይታወቃል በታሪክ ገፆች እንደሰፈረውም በሰው ልጅ ታሪክ ባጋጠሙ በጎም ሆኑ መጥፎ ክስተቶች ስፖርት በአጋርነት ተሳትፏል ስፖርታዊ ክንዋኔዎች ሰላምንና አንድነትን የሚሰብኩ እንደመሆናቸው በማህበራዊ ፖለቲካዊና ኢኮኖሚያዊ ጉዳዮች በመግባት ሚናቸውን ሲወጡም ኖረዋል የወቅቱ የአለም ራስ ምታት በሆነው የኮሮና ቫይረስ ስርጭት ጋር በተያያዘም ስፖርት መገኘት ባለበት ሁሉ አጋርነቱን በማስመስከር ላይ ይገኛል የቫይረሱ ስጋትነት በአለም አቀፉ የጤና ተቋም ከተረጋገጠበት ጊዜ ጀምሮ ውድድሮችን ከማቋረጥና ከመሰረዝ ባለፈ የስፖርቱ ተዋንያን በተናጥልም ሆነ በተቋማዊ ደረጃ አበርክቷቸውን እየተወጡ ይገኛሉ በእግር ኳስ ጠቢብነታቸው አለም የመሰከረላቸው ተጫዋቾችና ስመ ጥር አሰልጣኞችም ለደጋፊዎቻቸው መልእክት ከማስተላለፍና ገንዘብ ከመለገስ ባሻገር ሆቴሎቻቸውን ለህክምና አገልግሎት እንዲውሉም ጭምር መስጠታቸው ይታወሳል ክለቦችም በተመሳሳይ ስታዲየሞቻቸውን ቫይረሱን ለመዋጋት ለሚደረገው ጥረት እያዋሉት ይገኛሉ የነጫጮቹ ስታዲየም ሳንቲያጎ በርናባው ለቫይረሱ የሚሆኑ መድሀኒቶችና የህክምና እቃዎች ማከማቻ በመሆን እያገለገለ ይገኛል የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ተከትሎ በአለም ኢኮኖሚ ላይ አሉታዊ ተፅእኖ እየደረሰ እንደሚገኝ ይታወቃል ከፍተኛ ገንዘብ ከሚያንቀሳቅሱ ዘርፎች መካከል አንዱ የሆነው ስፖርትም በዚሁ ምክንያት የገንዘብ ችግር በማስተናገድ ላይ ይገኛል ከዚህ ጋር በተያያዘም የፕሪሚየር ሊግ ተሳታፊ ክለቦች ለተጫዋቾቻቸው ሙሉ ደሞዛቸውን መክፈል ከማይችሉበት ደረጃ ደርሰዋል ተወዳጁ የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ በጊዜያዊነት እስከ መጪው ወር መጨረሻ ድረስ መቋረጡ ይታወሳል ክለቦች ከስታዲየም ገቢ እና ለሌሎችም የሚያገኙት ገቢ ላይ መቀነስ ተከትሎ ከፕሮፌሽናል የእግር ኳስ ተጫዋቾች ማህበር ጋር ባደረጉት ውይይት ተጫዋቾቹ የደመወዛቸው ግማሽ እንዲከፈላቸው በመስማማት ስፖርት የመተሳሰብ መድረክ መሆኑን አረጋግጠዋል ጥያቄውን በቅድሚያ ያቀረበው የሊጉ ክለብ የሆነው በርሚንግሀም ሲቲ ሲሆን ለአራት ወራት በዚህ መልክ ደመወዝ እንደሚከፍል ማስታወቁን ዘጋርዲያን በዘገባው አስነብቧል ቅድሚያ አንዳንድ ተጫዋቾች ሀሳቡን ባይቀበሉም በሂደት በበጎ ፈቃደኝነት መስማማታቸውን አሳይተዋል ክፍያው ከተጫዋቾችና የአሰልጣኞች ቡድን ባለፈ ያሉ የክለብ ሰራቶችን እንደማይመለከትም ታውቋል ወደ ኢትዮጵያ መለስ ስንልም የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን 2 ሚሊዮን ብር ኮሮና ቫይረስን ለመከላከል እንዲሁም ለታላቁ የህዳሴ ግድብ መስጠቱ ከትናንት በስቲያ የተሰማ ዜና ነው ይህም ብቻ ሳይሆን የፌዴሬሽኑ ተቀዳሚ ፕሬዚዳንት ኮሎኔል ደራርቱ ቱሉም በግሏ ለጤና ሚኒስቴር እንዲሁም ለታላቁ የህዳሴ ግድብ በድምሩ 400ሺ ብር መለገሷ ታውቋል የኢትዮጵያ ዳኞችና ታዛቢዎች ሙያ ማህበርም በበኩሉ ለኮሮና ቫይረስ መከላከያ የ 50ሺ ብር ድጋፍ አድርገዋል የወልቂጤ ከተማ እግር ኳስ ክለብ ምክትል ፕሬዚዳንት የገንዘብ እንዲሁም የፋሲል ከነማ እግር ኳስ ክለብ ለመጓጓዣ እንዲውል የተሽከርካሪ ድጋፍ ማድረጋቸውንም ሶከር ኢትዮጵያ በድረ ገፁ አስነብቧል ብርሀን ፈይሳ
https://www.press.et/Ama/?p=29350
327
50,576
በትግራይ ክልል ስለተካሄደው የህግ ማስከበርና መልሶ ማቋቋም እንቅስቃሴ በኢትዮጵያ ለሚገኙ ለልማት አጋሮች ማብራሪያ ተሰጠ
ሀገር አቀፍ ዜና
December 22, 2020
Unknown
በኢትዮጵያ ለሚገኙ የልማት አጋሮች ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባላት በትግራይ ክልል ህግ ለማስከበር ከተወሰደው እርምጃ በኋላ የክልሉን ሰላም ወደ ነበረበት ለመመለስ ስለተደረገው እርምጃ በገንዘብ ሚኒስትሩ በአቶ አህመድ ሺዴ እና በሰላም ሚኒስትሯ በወሮ ሙፈሪሀት ካሚል ዛሬ ማብራሪያ ተሰጥቷቸዋልአቶ አህመድ ህግ የማስከበር እርምጃው የሰላማዊ ሰዎችን ህይወት ለአደጋ በማያጋልጥ ሁኔታ በአጭር ጊዜ ውስጥ የተጠናቀቀ መሆኑን ገልፀው የኢትዮጵያ መንግስት የሰብአዊ እርዳታ ጥረቱን በመደገፍ ረገድ የልማት አጋሮች ያበረከቱትን አስተዋፅኦ አድንቀዋል ሁሉም የልማት አጋሮች ኢትዮጵያ የቀጠናው የሰላም ማእከል እንድትሆን ከጎኗ እንዲቆሙም ጥሪ አቅርበዋልአያይዘውም በትግራይ ክልል ሀላፊነት በማይሰማው ወንጀለኛው ቡድን የወደሙትን የትራንስፖርት የውሀ የኤሌክትሪክና የቴሌኮሙዩኒኬሽን መሰረተልማቶችን በመጠገን ክልሉን መልሶ በማቋቋም ወደ ነበረበት የመመለስ ጉዞ መጀመሩን አስረድተዋልየመሰረተ ልማቶቹ መውደም ምግብ እና መድሀኒት የመሳሰሉትን የሰብአዊ ድጋፎችን ለማድረስ ጊዜያዊ ድልድዮችን በአስቸኳይ መገንባት የጠየቀ በመሆኑ በሰብአዊ ድጋፉ ምላሽ ላይ ተፅእኖ ማሳደሩንም አመልክተዋልየትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደርም የከተማ አስተዳደሮችን በማዋቀር ከቀበሌ ጀምሮ እስከ ላይ መዋቅር በመዘርጋት የተሻለ የሰብአዊ ድጋፍ ተደራሽነትና አፈፃፀም እንዲኖር ቁልፍ ሚና መጫወቱንም ጨምረው ገልፀዋልየሰላም ሚኒስትር ወሮ ሙፈሪሀት ካሚል በበኩላቸው ሚኒስቴር መስሪያ ቤታቸው ከተባበሩት መንግስታት ጋር በቅንጅት የሰብአዊ እርዳታ ድጋፍ ለትግራይ ክልል እና ጉዳት በደረሰባቸው አጎራባች የአማራና የአፋር ክልሎች ሲያከናውን መቆየቱን አስረድተዋልበአንዳንድ ወረዳዎች የባንክ አገልግሎት በመጀመሩ በአካባቢ ላሉ ገበያዎች አስፈላጊ ሸቀጦች ተደራሽ እንዲሆኑ ጥረት በመደረጉ እና የብሄራዊ አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን ለ18 ሚሊዮን የክልሉ ህብረተሰብ የሰብአዊ እርዳታ ድጋፍ ማድረግ በመቻሉ በክልሉ ህይወት ወደ ቀድሞው ሁኔታ እየተመለሰ መሆኑን ሚኒስትሯ ገልፀዋልየልማት አጋሮች ድጋፍ ቡድን 30 አለም አቀፍ በይነ መንግስታት እና የመንግስታት ትብብር የልማት አጋሮችን ያቀፈ ቡድን ሲሆን አላማውም በኢትዮጵያ የፖሊሲ ውይይት እንዲጎለብት እና የልማት አጋሮች ድጋፍ ውጤታማ እንዲሆን ማስተባበር እንዲሁም በብሄራዊ ፕላን እና ዘላቂ ልማት ግቦች ላይ የክትትል እና ግምምገማ ተግባሮችን ማከናወን መሆኑን ከገንዘብ ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያመለክታል
https://waltainfo.com/am/%e1%89%a0%e1%89%b5%e1%8c%8d%e1%88%ab%e1%8b%ad-%e1%8a%ad%e1%88%8d%e1%88%8d-%e1%88%b5%e1%88%88%e1%89%b0%e1%8a%ab%e1%88%84%e1%8b%b0%e1%8b%8d-%e1%8b%a8%e1%88%85%e1%8c%8d-%e1%88%9b%e1%88%b5%e1%8a%a8/
255
8,350
የተመራጩ ፕሬዝዳንት በዓለ ሲመት በትራምፕ ደጋፊዎች አመጽ እዳይረበሽ ካፒቶል ሂል ዙሪያው እየታጠረ ነው
ፖለቲካ
2021/1/22 20:38 GMT
Unknown
የተመራጩ ፕሬዝዳንት ጆ ባይደን በአለ ሲመት እስከሚፈፀም ድረስ በ50ው የአሜሪካ ግዛቶች በሚገኙ የመንግስት መቀመጫዎች እንዲሁም በዋሺንግተኑ የፌዴራል መንግስት መቀመጫ በትጥቅ የታገዙ አመፆች ሊኖሩ እንደሚችሉ ኤፍቢአይ አስጠንቅቋል ይህም የአሜሪካን ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ ውጤት ካለመቀበል ጋር በተያያዘ ተጨማሪ የደም መፋሰስ ሊያስከትል እንደሚችል ተሰግቷል የምርጫው ውጤት ባልተዋጠላቸው ዶናልድ ትራምፕ ቀስቃሽነት ባለፈው ሳምንት በዋሺንግተን ካፒቶል ሂል ደጋፊዎቻቸው በፈጠሩት አመፅ አንድ ፖሊስን ጨምሮ 5 ሰዎች መሞታቸው ይታወሳል የፌዴራል የምርመራ ቢሮ ኤፍቢአይ እንዳስታወቀው የትራምፕ ደጋፊዎች የተለያዩ የጦር መሳሪያዎችን ታይቀው ከዚህ ሳምንት ጀምሮ አመፅ ሊቀሰቅሱ ይችላሉ አመፁ የባይደን በአለ ሲመት እስኪፈፀም ድረስ እንደሚቀጥልም ነው ቢሮው የገለፀው በአመፁ ከሚሳተፉት መካከል ፅንፈኛ ቡድኖች እንደሚኖሩም የኤፍቢአይ ባለሙያዎች ይፋ አድርገዋል የኤፒ ዘገባ እንደሚያመለክተው በ50ው የአሜሪካ ግዛቶች በመሳሪያ ትጥቅ ታግዞ የሚካሄደው አመፅ ጥር 8 ቀን 2013 አም ጀምሮ ቢያንስ በአለ ሲመቱ እስከሚፈፀምበት ጥር 12 ሊቀጥል ይችላል በአሜሪካ መንግስት መቀመጫ ካፒቶል ሂል ደግሞ ከጥር 9 ጀምሮ እስከ ጥር 12 ሊቀጥል እንደሚችል ኤፍቢአይ አስታውቋል ይህ ስጋት ይፋ የሆነው በበአለ ሲመቱ ዝግጅት በሚል የባለፈውን ሳምንት አይነት አመፅ እንዳይፈጠር የካፒቶል ሂል ዙሪያ እየታጠረ ባለበት ወቅት ነው አጥሩ ለአንድ ወር እንደሚቆይ ተገልጿል ኤፍቢአይ በሰው እና በንብረት ላይ ጉዳት ሊያደርሱ በሚችሉ ሰልፎች እና አመፆች ላይ በማተኮር ክትትል እያደረገ እንደሚገኝ ገልፆ በሰላማዊ መንገድ የሚካሄዱ ሰልፎችን ግን እንደማይከታተል ነው የገለፀው በትናንትናው እለት ጆ ባይደን በሰጡት አስተያየት በካፒቶል ሂል ተገኝተው ቃለ መሀላ በመፈፀም አሜሪካን የመምራት ሀላፊነት ለመረከብ ስጋት እንደሌለባቸው ተናግረዋል በካፒቶል ሂል ሞት ያስከተለ አመፅ ከተካሄደ ከ 2 ሳምንታት በኋላ ጥር 12 ተመራጩ ፕሬዝዳንት ባይደን እና ምክትላቸው ሀሪስ በስፍራው ቃለ መሀላ ይፈፅማሉ ተብሎ ይጠበቃል ትራምፕ የትዊተር ገፃቸው ከመዘጋቱ በፊት ለጠየቃችሁኝ ሁሉ ጥር 20 በሚኖረው በአለ ሲመት ላይ አልገኝም ብለው ፅፈዋል ይህ ፅሁፋቸው አንድም የምርጫው ውጤት ትክክል አለመሆኑን ሁለትም እርሳቸው ስለማይገኙበት በአለ ሲመቱ ላይ ደጋፊዎቻቸው አመፅ እንዲያስነሱ መልእክት ለማስተላለፍ ሊሆን እንደሚችል ትዊተር ግምቱን አስቀምጧል ይህም አካውንታቸው የትዊተር ገፃቸው ለመዘጋቱ ዋነኛ ምክንያት ነው
https://am.al-ain.com/article/the-fbi-is-warning-of-the-possibility-of-armed-protests-in-all-us-states
285
50,410
የበጎ ፍቃድ አገልግሎት የአብሮነታችን ማሳያ ነው – ም/ት ከንቲባ አዳነች
ሀገር አቀፍ ዜና
January 6, 2021
Unknown
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳድር ምክትል ከንቲባ ወሮ አዳነች አቤቤ የበጎ ፍቃድ አገልግሎት ተግባራት የአብሮነታችን ማሳያ ነው ሲሉ ገለፁምክትል ከንቲባ ወሮ አዳነች የገና በአልን ምክኒያት በማድረግ በጉለሌ ክፍለ ከተማ አስተባባሪነት በክፍለ ከተማው እና በሱሉልታ ከተማ በበጎ ፍቃደኞች ለአቅመ ደካማ ነዋሪዎች የታደሱ ቤቶችን አስረክበዋልልማት ሁሉንም ማህበረሰብ አካታች መሆን አለበት ያሉት ወሮ አዳነች መሰል የወሰን ተሻጋሪ እና ሌሎች የበጎ ፍቃድ አገልግሎቶች የህዝብ ለህዝብ ግንኙነትን የሚያጠናክሩ በመሆኑ ተጠናክሮ ሊቀጥል እንደሚገባ ተናግረዋልበአሉን በማስመልከት የአቅመ ደካማ የነዋሪዎች ቤት የማደስ እና የተለያዩ ድጋፍ እንዲደረግ አስተዋፅኦ ላበረከቱ በጎ ፍቃደኞች የከተማዋ ነዋሪዎች እና አመራሮች ምክትል ከንቲባዋ አመስግነዋልየጉለሌ ክፍለ ከተማ ዋና ስራ አስፈፀሚ አቶ አባወይ ዮሀንስ የገና በአልን በማስመልከት በክፍለ ከተማው በርካታ ተግባራት መከናወኑን ገልፀው በወሰን ተሻጋሪ የበጎ ፍቃድ አገልግሎት የሱሉልታ ከተማን ጨምሮ 73 የአቅመ ደካማ ቤት እድሳት መደረጉን ገልፀዋልለአቅመ ደካማ ነዋሪዎች ለፌደራል እና ለአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አባላት 39 የእርድ ሰንጋ በሬዎች 114 በጎች እና ግምታቸው 38 ሚሊየን ብር የተለያዩ አልሚ ምግቦችና አልባሳት ድጋፍ መደረጉን ከከንቲባ ፅህፈት ቤት ያገኘነው መረጃ ያመላክታል
https://waltainfo.com/am/%e1%8b%a8%e1%89%a0%e1%8c%8e-%e1%8d%8d%e1%89%83%e1%8b%b5-%e1%8a%a0%e1%8c%88%e1%88%8d%e1%8c%8d%e1%88%8e%e1%89%b5-%e1%8b%a8%e1%8a%a0%e1%89%a5%e1%88%ae%e1%8a%90%e1%89%b3%e1%89%bd%e1%8a%95-%e1%88%9b/
152
27,822
ፋሲል ከነማ ለካፍ ቅሬታ እንደሚያቀርብ አስታወቀ
ስፖርት
May 8, 2020
Unknown
የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የዘንንሮ የውድድር ዘመን መሰረዙንና ይህን ተከትሎም በአፍሪካ መድረክ ኢትዮጵያን የሚወክል የለም በመባሉ ፋሲል ከነማ የይገባኛል አቤቱታ ለካፍ አቀርባለሁ ብሏልየ2012 የውድድር ዘመን በኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ምክንያት በቅርቡ በተደረገ ውይይት ፕሪምየር ሊጉን ጨምሮ ሁሉም ውድድር መሰረዙ ይታወሳል በውሳኔው እንደተገለፀው ኢትዮጵያን በቀጣዩ አመት በካፍ ቻምፒዮስ ሊግ እና ኮንፌድሬሽን ዋንጫ ላይ አትወከልም በመባሉ ሊጉን በ17 ሳምንታት የጨዋታ መርሀ ግብር በ30 ነጥቦች መቐለን በአንድ ነጥብ በልጦ በደረጃ ሰንጠረዡ አናት ላይ የተቀመጠው ፋሲል ከነማ በቻምፒየንስ ሊጉ መሳተፍ አለብኝ አልያም ጉዳዩን ወደ ካፍ እወስዷለሁ ሲል በይፋዊ የፌስቡክ ገፅ ላይ አስፍሯል ሶከር ኢትዮጵያም ባገኘችው መረጃ ክለቡ የሊግ ኩባንያው ምላሽ እንዲሰጠው ጥያቄ ያቀረበ ሲሆን ይህ ካልሆነ ለአፍሪካ እግር ኳስ ኮንፌዴሬሸን ቅሬታዬን አሰማለሁ ብሏል
https://soccerethiopia.net/football/57860
106
22,120
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በመልሶ ማልማት ምክንያት ነባር ነዋሪዎች አይፈናቀሉም አለ
ሀገር አቀፍ ዜና
23 December 2018
Unknown
ነዋሪዎች በነበሩበት ቦታ የተሻለ ኑሮ እንዲያገኙ የሚያመቻች ጥናት እየተካሄደ ነውበምክትል ከንቲባ ታከለ ኡማ ኢንጂነር የሚመራው የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከዚህ በኋላ በሚያስተዳድረው ክልል ውስጥ በመልሶ ማልማት ፕሮግራም የሚፈናቀል አንድም ሰው እንደማይኖር አቋም ያዘየአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከያዘው አቋም በመነሳት የመሬት ልማትና ማኔጅመንት ቢሮ የመልሶ ማልማትና ከተማ ማደስ ኤጀንሲ ከመልሶ ማልማት ቦታዎች የሚነሱ የሀብረተሰብ ክፍሎች በነበሩበት ቦታ እንዳሉ የተሻለ ኑሮ ስለሚያገኙበት ጥናት መጀመሩን አስታውቋል የመልሶ ማልማትና ከተማ ማደስ ኤጀንሲ ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ ተሾመ ለታ ለሪፖርተር እንደገለፁት አስተዳደሩ በመልሶ ማልማት የያዛቸው ቦታዎች ላይ የነበሩ ሰዎች በሚካሄደው ልማት እንዴት መካተት እንዳለባቸው ምክረ ሀሳብ ማቅረብ የሚያስችል ጥናት እየተካሄደ ነው ከቦታቸው የሚነሱ ሰዎች የሚቆዩበት ቦታና ግንባታው ከተካሄደ በኋላ እንዴት ተጠቃሚ እንደሚሆኑ እያጠናን ነው ሲሉ አቶ ተሾመ ገልፀዋል ከዚህ ቀደም በአዲስ አበባ ከተማ ሲካሄድ የቆየው የመልሶ ማልማት ፕሮግራም ነባር ነዋሪዎችን ከማሀበራዊ መስተጋብራቸው ነጥሎ ወደ ተለያዩ አካባቢዎች የሚያሰፍር ነበር ነባር ነዋሪዎች ወደ ማስፋፊያ ቦታዎች ሲዛወሩ ደግሞ በቦታቸው ላይ የቆዩ ነባር አርሶ አደሮችም ይፈናቀላሉ ከዚህ ቀደም ነዋሪዎችን በማፈናቀል ሲካሄድ የቆየው መልሶ ማልማት ችግር ያለበት ነበር ያሉት አቶ ተሾመ አሁን የተጀመረው ስያሜው መልሶ መልማት ቢሆንም ከቀድሞ መልሶ ማልማት ጋር ብዙ ልዩነቶች አሉት ብለዋልየአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በተያዘው በጀት አመት በለገሀር በአምስት ኪሎ በጌጃ ሰፈርና በደጃች ውቤ የመልሶ ማልማት ስራዎችን ለማካሄድ አቅዷል እነዚህ ቦታዎች ላይ ያሉ ነዋሪዎች በቦታቸው ተመልሰው ይሰፍራሉ ተብሏል ቀደም ሲል በተከለሉ የመልሶ ማልማት ፕሮግራም ቦታዎች በተለይ በፍርድ ቤት ክርክር በእግድና በወሰን ማስከበር ምክንያቶች ቦታዎችን ነፃ አድርጎ ወደ ልማት መግባት አልተቻለም በዚህም ምክንያት የስራ አፈፃፀሙ ደካማ ነበር ተብሏል በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በበርካታ ቦታዎች ለመልሶ ማልማት ፕሮግራም ተብሎ በርካታ ቤቶች ቢፈርሱም ግንባታቸው ተካሂዶ አገልግሎት መስጠት የጀመሩት በጣም ጥቂት ናቸው
https://www.ethiopianreporter.com/article/14282
252