Unnamed: 0
int64
0
51.5k
headline
stringlengths
2
861
⌀
category
stringclasses
6 values
date
stringlengths
6
35
views
stringlengths
1
7
article
stringlengths
1
34.3k
⌀
link
stringlengths
28
722
word_len
int64
0
6.74k
39,135
ከቡሩንዲ የሚሰደዱ የአገሪቱ ዜጎች 250,000 መድረሱን የተ.መ.ድ. አሳወቀ
ዓለም አቀፍ ዜና
March 05, 2016
Unknown
ቡሩንዲ ውስጥ የሚካሄደውን ጦርነትና ፖለቲካዊ አመፅ ሽሽት የሚሰደዱ የአገሪቱ ዜጎች ቁጥር 250000 መድረሱን የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የስደተኞች መስሪያ ቤት አሳወቀ ቃልአቀባይዋ መሊሳ ፍለሚንግ ዛሬ አርብ እንዳስታወቁት ፍልሰተኞቹን በሚያስተናግዱ አገሮች የሚገኙ መጠለያ ጣቢያዎች ከሚገባቸው በላይ ተጨናንቀዋልለአብነትም ካለፈው ሚያዝያ ወር ጀምሮ ከ130000 በላይ ቡሩንዲያውያን ፍልሰተኞችን የተቀበለችው የታንዛኒያ ተጠቅሳለች መሊሳ ፍለሚንግ እንዳሉት ከሆነ ለቡሩንዲው የስደተኞች ቀውስ ከተጠየቀው 175 ሚልዮን ውስጥ መስሪያ ቤታቸው የደረሰው 3ው ብቻ ነው ቡሩንዲያውያን አገራቸውን እየተዉ መሸሽ የጀመሩት ፕሬዚደንት ፕየር ንኩሩንዚዛ ለሶሰኛ ጊዜ እወዳደራለሁ ብለው ይፋ ካደረጉና በዚያው አወዛጋቢ በተባለው ምርጫም ካሸነፉ በኋላ ነው በወቅቱ ምርጫው አወዛጋቢ የሆነው ንኩሩንዚዛ ለሶስተኛ ጊዜ መወዳደራቸው ህገመንግስታዊ አይደለም በሚል መሆኑም ይታወቃል
https://amharic.voanews.com//a/un-burundi-refugees-top-250000/3220891.html
97
45,279
ኢትዮጵያ ለስደተኞች የምታደርገውን ድጋፍ አጠናክራ ትቀጥላለች-ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም
ሀገር አቀፍ ዜና
June 21, 2017
Unknown
ኢትዮጵያ ለስደተኞች የምታደርገውን ድጋፍ አጠናክራ እንደምትቀጥል ጠቅላይ ሚኒስትር ሀይለማርያም ደሳለኝ ገለፁጠቅላይ ሚኒስትሩ የተባበሩት መንግስት የስደተኞች ኮሚሽን ከፍተኛ ኮሚሽነርን ዛሬ በፅህፈት ቤታቸው ተቀብለው አነጋግረዋልጠቅላይ ሚኒስትር ሀይለማርያምና ኮሚሽነር ፊሊፖ ግራንዲ በኢትዮጵያና በቀጣናው ስላለው የስደተኞች ሁኔታ ተወያይተዋልጠቅላይ ሚኒስትሩ ኢትዮጵያ ለሌሎች የአለም አገራት ምሳሌ በሚሆን መልኩ ስደተኞችን ተቀብላ በማስተናገድ ላይ እንደምትገኝ መግለፃቸውን ውይይቱን የተከታተሉት በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የስደተኞችና ከስደት ተመላሾች ጉዳይ አስተዳደር ምክትል ዳይሬክተር አቶ ዘይኑ ጀማል ጠቁመዋልየአለም አገራት ለስደተኞች በር በዘጉበት በአሁኑ ወቅት ኢትዮጵያ ድጋፍ እያደረገች መሆኗንና በቀጣይም ይህንኑ ተግባሯን አጠናክራ እንደምትቀል ጠቅላይ ሚኒስትር ሀይለማርያም አረጋግጠዋል እንደ አለም ባንክ የአፍሪካና የአውሮፓ ልማት ባንኮች የአውሮፓ ኮሚሽንና ሌሎችም አጋር ድርጅቶችና አካላት ድጋፋቸውን አጠናክረው እንዲቀጥሉ ጠይቀዋልኮሚሽነር ግራንዲ ከውይይቱ በኋላ ወደዚህ የመጣሁት የአለም አገራት በስደተኞች ላይ ፊታቸውን ባዞሩበት ወቅት ኢትዮጵያ ስደተኞችን በመቀበልና በመንከባከብ ለምታደርገው ድጋፍ እውቅና ለመስጠት ነው ብለዋልየኢትዮጵያ መንግስት በተለይ በስደተኞች ዙሪያ ፖሊሲ ቀርፆ የሚያደርገው ድጋፍና ክትትል የሚደነቅ መሆኑን ገልፀዋልበደቡብ ሱዳን ከ4 ሚሊዮን በላይ ዜጎች በሁከትና ብጥብጥ እንዲሁም በመልካም አስተዳደር እጦት አብዛኞቹ ወደ ኢትዮጵያ ቀሪዎቹ ደግሞ ኡጋንዳ ሱዳን ኬንያ እና ሌሎች አገሮች እየተሰደዱ ነው ብለዋል ኮሚሽነር ግራንዲደቡብ ሱዳናውያን በየቀኑ ሶስት ሺህ የሚሆኑ የትውልድ ቀዬና መኖሪያቸውን በመልቀቅ እንደሚሰደዱም ጠቁመዋልየስደተኞች ጉዳይ ልዩ ድጋፍ የሚሻ በመሆኑ ድርጅታቸው ከኢትዮጵያ ከአለም ባንክና ከሌሎች አለም አቀፍ አጋር ተቋማት ጋር በመተባበር እንደሚሰራም አረጋግጠዋልኢትዮጵያ ስደተኞችን የምታስተናግድበት ፖሊሲ ከህዝቦቿና ከመንግስቷ መልካም ፍላጎት የመነጨ በመሆኑ የመንግስታቱ ድርጅት የስደተኞች ኮሚሽን በቀጣይ አስፈላጊውን ድጋፍ እንደሚያደርግ ቃል ገብተዋልየአለም የስደተኞች ቀን ትናንት በጋምቤላ የተከበረ ሲሆን ኢትዮጵያ ከተለያዩ አገራት የመጡ ከ850 ሺህ በላይ ስደተኞች ተቀብላ በማስተናገድ ላይ እንደምትገኝ መረጃዎች ያመለክታሉ ኢዜአ  
https://waltainfo.com/am/31695/
232
48,316
በተጠናቀቀው ዓመት 19 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር የሚያወጣ የብረታ ብረት ምርቶች ለገበያ ገብተዋል
ፖለቲካ
August 30, 2013
Unknown
በተጠናቀቀው የበጀት አመት 19 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር ሊያወጣ የሚችል የብረታ ብረት ምርቶች ተመርቶ ወደ ገበያ መግባቱን የብረታ ብረት ኢንዱስትሪ ልማት ኢንስቲትዩት አስታወቀየኢንስቲትዩቱ የኮርፖሬት ኮሙኒኬሽን ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ፊጤ በቀለ ለዋልታ ኢንፎርሜሽን ማእከል እንደገለፁት በ19 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር ተመርቶ ለገበያ የቀረበው የተለያየ መጠን ያለው የአርማታ ብረት ሽቦ የስልክ ገመድ ኬብል ቆርቆሮ ሚስማር ለቤት ውስጥ አገልግሎት የሚውሉ የተለያዩ ምርቶችና ሌሎች ቁሳቁሶች ናቸውምርቶቹ በመካከለኛና በከፍተኛ ኢንዱስትሪዎች ብቻ የተመረቱ መሆናቸውን ነው አቶ ፊጤ የገለፁት በእድገትና ትራንስፎርሜሽን እቅዱ በዘንድሮው አመት 33 ነጥብ 8 ቢሊየን ብር ዋጋ ያለው ምርት ለማምረት ታቅዶ 19 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር ሊያወጣ የሚችል ምርት መመረቱን ጠቁመዋልአፈፃፀሙ ከእቅዱ አንፃር ቢቀንስም ከባለፉት አመታት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነፃፀር ግን የዘንድሮው ብልጫ እንዳለው አቶ ፊጤ ገልፀዋልበ2006 የበጀት አመትም ከ983ሺ 500 ቶን በላይ የብረታ ብረት ምርት ይመረታል ተብሎ ይገመታልእንደ አቶ ፊጤ ገለፃ የብረታ ብረት ኢንዱስትሪው 16 ነጥብ 4 በመቶ ኢኮኖሚውን በማሳደግ በኩል ድርሻ እንዳለው ገልፀው መንግስትም ዘርፉን ለማሳደግ የተለየ ትኩረት በመስጠት ክትትልና ድጋፍ እያደረገ ነው ብለዋልበመላው ሀገሪቱ ከ194 በላይ የሚሆኑ በመካከለኛና በከፍተኛ ደረጃ ላይ ያሉ ኢንዱስትሪዎች እንዳሉ ጠቁመው ከነሱ መካከልም መንግስት ትኩረት ለሰጣቸው 51 ኢንዱስትሪዎች ድጋፍ ክትትል የማድረግ ስራ እየሰራ መሆኑን ተናግረዋልሶስት የሚሆኑት ኢንዱስትሪዎችም በሚቀጥለው የበጀት አመትም ወደ ማምረት ይሸጋገራሉ ተብሎ እንደሚጠበቅ ገልፀው በምርት በኩልም 107ሺ ቶን የሚገመት የብረታ ብረት ምርት የማምረት አቅም ይኖራቸዋል ተብሎ እንደሚጠበቅም አመልክተዋልእንደ አቶ ፊጤ ገለፃ በአሁኑ ወቅት በሀገሪቱ ያለው የብረታ ብረት የነፍስ ወከፍ ፍጆታ 17 ነጥብ 75 ሲሆን በእድገትና ትራንስፎርሜሽን እቅድ አመቱ መጨረሻ  34 ነጥብ 7 ኪሎ ግራም የማድረስ እቅድ ተይዞ እየተሰራ ነው ብለዋልበአዲሱ የበጀት አመትም የገቢ ምርቶችን በሀገር ውስጥ በማምረት ለመተካት የሚያስችሉ ስራዎችን እየተሰሩ መሆናቸውን ጠቁመው ወደ ውጪ በማላክም የውጪ ምንዛሬ የሚገኝበትን ስራ ለመስራት ታቅዷል ሲሉ አቶ ፊጤ መናገራቸውን ዋልታ ኢንፎርሜሽን ማእከል ዘግቧል
https://waltainfo.com/am/28087/
266
42,154
ሕንድ በደረሰ ቃጠሎ አሥራ አምስት ሰዎች ሲሞቱ በርካቶች ቆሰሉ
ዓለም አቀፍ ዜና
December 29, 2017
Unknown
ህንዱዋ የንግድ መዲና ሙምባይ ውስጥ በሚገኝ ባለ አራት ፎቅ ህንፃ ላይ በደረሰ ቃጠሎ ቢያንስ አስራ አምስት ሰው መሞቱና ብዙዎች መቁሰላቸው ታውቋልከሞቱት ውስጥ ብዙዎቹ ሴቶች ናቸው የቃጠሎውን ምክንያት ለማወቅ ክትትሉ ቀጥሏል
https://amharic.voanews.com//a/mumbai-fire-leaves-15-dead-50-hurt-12-29-2017/4184566.html
30
6,368
የሁዋዌ ባለስልጣኗ እስር የአሜሪካንና ቻይናን ፍጥጫ ያባብሰዋል ተባለ
ዓለም አቀፍ ዜና
Tuesday, 11 December 2018 00:00
1767
 በአለማችን ሁለተኛው ግዙፍ የስማርት ፎን አምራች ኩባንያ የሆነው የቻይናው ኋዌ የፋይናንስ ዋና ሀላፊ ዋንዙ ሜንግ ባለፈው ረቡእ በአሜሪካ ባለስልጣናት ጥያቄ በካናዳ መታሰራቸውን ተከትሎ ጉዳዩ ሁለቱን አገራት ወደከፋ ነገር ሊያመራቸው እንደሚችል እየተነገረ ነውየካናዳ መንግስት አሜሪካ በኢራን ላይ የጣለችውን የንግድ ማእቀብ ጥሰዋል በሚል በቁጥጥር ስር የዋሉትን ዋንዙ ሜንግ ለአሜሪካ አሳልፎ እንደሚሰጥ እየተገለፀሲሆን ጉዳዩ ከሰሞኑ የመርገብ አዝማሚያ የታየበትንና ለወራት የዘለቀውን የአሜሪካና የቻይና የንግድ ጦርነት ዳግም ሊቀሰቅሰውና በአገራቱ መካከል የባሰ ፍጥጫን ሊያስከትል እንደሚችል መነገሩን ብሉምበርግ ዘግቧልበካናዳ የሚገኘው የቻይና ኤምባሲ የካናዳ መንግስት ግለሰቧን ማሰሩን የሰብአዊ መብት ጥሰት ነው ሲል ያወገዘው ሲሆን ለአሜሪካ አሳልፎ የመስጠት ሀሳቡን በመሰረዝ በአፋጣኝ ከእስር እንዲለቅቃቸውም ጠይቋልለወራት በንግድ ጦርነት ውስጥ የዘለቁት አሜሪካና ቻይና ከሰሞኑ ግን በጉዳዩ ዙሪያ መክረው መግባባት ላይ እስከሚደርሱ ድረስ ለሶስት ወራት ያህል አንዳቸው በሌላኛቸው ምርቶች ላይ ቀረጥ ላለመጣል መስማማታቸውን ዘገባው አስታውሷል
https://www.addisadmassnews.com/index.php?option=com_k2&view=item&id=22805:%E1%8B%A8%E1%88%81%E1%8B%8B%E1%8B%8C-%E1%89%A3%E1%88%88%E1%88%B5%E1%88%8D%E1%8C%A3%E1%8A%97-%E1%8A%A5%E1%88%B5%E1%88%AD-%E1%8B%A8%E1%8A%A0%E1%88%9C%E1%88%AA%E1%8A%AB%E1%8A%95%E1%8A%93-%E1%89%BB%E1%8B%AD%E1%8A%93%E1%8A%95-%E1%8D%8D%E1%8C%A5%E1%8C%AB-%E1%8B%AB%E1%89%A3%E1%89%A5%E1%88%B0%E1%8B%8B%E1%88%8D-%E1%89%B0%E1%89%A3%E1%88%88&Itemid=212
122
43,348
የቀድሞዋ የደቡብ ኮሪያ ፕሬዚደንት ተጨማሪ የስምንት ዓመት አሥራት ተበየነባቸው
ፖለቲካ
July 21, 2018
Unknown
የደቡብ ኮሪያው ፍርድ ቤት በቀድሞዋ የሀገሪቱ ፕሬዝዳንት ላይ ተጨማሪ የስምንት አመት እስራት በየነፍርድ ቤቱ ፓርክ ጉይን ሄይ ላይ እስራቱን ያስተላለፈው በ16 ወንጀሎች ጥፋተኛ መሆናቸውን ካረጋገጠ በኋላ ነውእኤአ ከ2013 እስከ 2017 ደቡብ ኮሪያን በፕሬዝዳንትነት ያገለገሉት የ66 አመቷ ፓርክ ጉይን ሄይ ሙስናን እና ጣልቃ ገብነትን ጨምሮ የሀገሪቱ ፍርድ ቤት ከቀረቡለት 18 ክሶች መካከል 16ቱን ፈፅመዋል ሲል ቀድሞ ከበየነባቸው የ24 አመታት እስር ላይ ስምንት አመት ተጨማሪ የማረሚያ ቤት ቆይታ እንዲኖራቸው ወስኗልየሴኡል ማእከላዊ ፍርድ ቤት በፍርድ ወቅት ፓርክ ጉይን ሄይ በተለይ እኤአ በ2016 የፓርላማ ምርጫ ላይ ጣልቃ ገብተዋል 26 ነጥብ 5 ቢልዮን ዶላር የመንግስት ገንዘብም አጥፍተዋል ሲል በይኗልየሮይተርስ ዘገባ እንደሚያሳየው ገንዘቡ ለሀገሪቱ የደህንነት ተቋም ለልዩ ልዩ ስራዎች እየተባለ በየአመቱ የሚመደብ ሲሆን በድርጊቱ ላይ ከቀድሞዋ ፕሬዝዳንት በተጨማሪ የተቋሙ የቀድሞ ሶስት ዳይሬክተሮችም የእስራት  ተበይኖባቸዋልሁለቱ ዳይሬክተሮች እያንዳንዳቸው በሶስት አመት ከስድስት ወር እና አንዱ ደግሞ ሶስት አመት እንዲታሰሩ ተወስኖባቸዋልከሁለት አመታት በፊት በደቡብ ኮሪያ ታሪክ በዲሞክራሲያዊ ምርጫ አሸንፈው ስልጣን ላይ የወጡት የቀድሞዋን የሀገሪቱ ፕሬዝዳንት ፓርክ ጉይን ሄይን በመቃወም በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ደቡብ ኮሪያውያን የስልጣን ይልቀቁ እና ለፍርድ ይቅረቡ በማለታቸው የስልጣን ጊዜያቸው ሳያበቃ ከስልጣን ተነስተዋል ፍርድቤቱ ቀድሞ የሰጠው የ24 አመት እስራት በተጨማሪ አርብ እለት ያሳለፈውን የእስር ውሳኔ ተዳምሮ የ66 አመቷ ፓርክ ጉይን ሄይ የ32 አመት የእስርቤት ኑሮ ይጠበቅባቸዋልምንጭ አልጀዚራና ሮይተርስ
https://waltainfo.com/am/33869/
189
902
የአፍሪካ ወጣቶች ሻምፒዮና ነገ ይጀመራል
ስፖርት
April 15, 2019
24
በኮትዲቯር አቢጃን በሚካሄደው የወጣቶች ሻምፒዮና ተሳታፊ የሚሆነው የኢትዮጵያ ታዳጊ ወጣት አትሌቲክስ ብሄራዊ ቡድን ትናንት ወደቦታው አቅንቷል ነገ በሚጀምረው በዚህ ሻምፒዮና ላይ ኢትዮጵያን ጨምሮ ከ30 ሀገራት በላይ ተሳታፊ እንደሚሆኑም ታውቋል ሁለቱ ውድድሮች በአንድነት የሚካሄዱ ሲሆን ከ18 አመት በታች ለ3ኛ ጊዜ ከ20 አመት በታች ደግሞ ዘንድሮ ለ16 ጊዜ ይደረጋል ለአምስት ቀናት በሚቆየው በዚህ ውድድር ኢትዮጵያ 43 የወንድ 39 የሴት በጥቅሉ 82 የሚሆኑ አትሌቶችን ታሳትፋለች ቡድኑ ከትናንት በስቲያ ምሽት ሽኝት የተደረገለት ሲሆን ትናንት ረፋድ ላይ ወደ ስፍራው ማቅናት ችሏል በዚህ ውድድር ላይ ተሳታፊ የሚሆኑት አትሌቶች በአሰላ በተካሄደው የወጣቶች አትሌቲክስ ሻምፒዮና ባስመዘገቡት ደረጃ መሰረት የተመረጡ መሆኑን በፌዴሬሽኑ ተሳትፎና ውድድር የስራ ሂደት መሪ እንዲሁም የቡድኑ የቴክኒክ ዳይሬክተር አቶ አስፋው ዳኜ ይገልፃሉ አትሌቶቹ ከ45 ቀናት ላላነሰ ጊዜ በሆቴል ተሰባስበው ልዩ ስልጠና ሲደረግላቸው መቆየቱንም ጠቅሰዋል ቡድኑ ከተለመደው አንፃር በርካታ አባላትን የያዘ እንደመሆኑም በከፍተኛ ትኩረት ዝግጅቱን ሲያደርግ ቆይቷል የፌዴሬሽኑ ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባላት በደረሱበት ስምምነት መሰረት ከፍተኛ ወጪ የሚጠይቅ ቢሆንም ከሌላው ጊዜ በተለየ የዝግጅት ጊዜውን በመጨመር ሲካሄድ ቆይቷል ቡድኑን ባስመረጡት አትሌቶች መጠን በተመረጡ 14 አሰልጣኞች ሲሰለጥን መቆየቱም ታውቋል በሻምፒዮናው ላይ ከአጭር እስከ ረጅም ርቀት የመም ውድድር የሚካሄድ ሲሆን የሜዳ ተግባራትም አንዱ የውድድር ዘርፍ ነው የኢትዮጵያ ታዳጊ ቡድኑ ከአጭር ርቀት ጀምሮ እስከ 3ሺ ሜትር እንዲሁም እስከ 2ሺ መሰናክል ተሳታፊ ይሆናሉ በወጣቶች ቡድን በኩልም ሌሎቹ እንደተጠበቁ ሆነው በወንዶች በ5ሺ እና 10ሺ ሜትሮች እንዲሁም በሴቶች በኩል 3ሺ እና 5ሺ ተካፋዮች ናቸው ከሩጫ ውድድር ባሻገርም በሜዳ ላይ ተግባራትም ተሳታፊ የሚሆኑ አትሌቶች በቡድኑ ተካተዋል ከሁለት አመት በፊት በአልጄሪያዋ ፕለምሲን በተካሄደው ውድድር የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን 30 ሜዳሊያዎችን በማስመዝገብ በጥሩ ውጤት ማጠናቀቁን የቴክኒክ ዳይሬክተሩ ያስታውሳሉ ለዚህኛው ውድድርም የተሻለ ውጤት ለማምጣት ዝግጅት የተደረገ ሲሆን ተተኪ አትሌቶች እንደመሆናቸው ህዝቡ ድጋፉን እንዲሰጣቸውም ነው የጠየቁትብርሀን ፈይሳ
https://www.press.et/Ama/?p=8937
257
8,338
ከመከላከያ የከዱ የጦር መኮንኖች መያዛቸውንም ሠራዊቱ አስታውቋል
ፖለቲካ
2021/1/22 20:38 GMT
Unknown
የሀገር መከላከያ ሰራዊትና ሌሎች የፌዴራል የፀጥታ ሀይሎች በዛሬው እለት በጋራ ባደረጉት ጠንካራ ፍተሻ ቀደም ሲል ሰራዊቱን በማስመታት ኢትዮዽያን ለማተራመስ ሲንቀሳቀሱ ሲያቅዱና ሲመሩ የነበሩ ቀንደኛ የህወሀት አመራሮች በተከዜ ወንዝ ዳርቻ መደምሰሳቸውን ለኢዜአ ገልፀዋል ከጥበቃ ሀይላቸው ጋር በነበረው የተኩስ ልውውጥ በውጊያ ላይ ከነጥበቃዎቻቸውና የጥበቃ ወታደራዊ አመራሮቻቸው ጋር ነው መገደላቸው የተገለፀው ዛሬ በነበረው ውጊያ ከጥበቃዎቻቸው ጋር አብረው የተደመሰሱ የህወሀ አመራሮች 1 አቶ ስዩም መስፍን የቀድሞው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር የነበሩ እንዲሁም ውጊያውን የመሩና ሰራዊቱ ከቦታ ቦታ እንዳይንቀሳቀስ ያዘዙ በመጨረሻም በሰራዊቱ ላይ ውጊያ እንዲከፈት ትእዛዝ የሰጡ 2 አቶ አስመላሽ ወልደስላሴ የህወሀት ከፍተኛ የፖለቲካ አመራር የነበሩ 3 አቶ አባይ ፀሀዬ የህወሀት ከፍተኛ የፖለቲካ አመራር የነበሩ 4 ኮሎኔል ኪሮስ ሀጎስ ከመከላከያ የከዳ ከነጥበቃዎቻቸው ናቸው አቶ አስመላሽ ወልደስላሴ በሌላ በኩል በቁጥጥር ስር የዋሉ ወታደራዊና የክልል አመራሮች 1 ኮሎኔል ገብረመስቀል ገብረ ኪዳን ከመከላከያ የከዳ 2 ኮሎኔል ፍስሀ ብርሀኔ ከመከላከያ የከዳ 3 ኮሎኔል ዘረአብሩክ ታደሰ ከመከላከያ የከዳ 4 ኮማንደር ገብረኪዳን አስገዶም የልዩ ሀይል ክፍለ ጦር አዛዥ የነበረ 5 አቶ መብራህቶም ክንዴ ሀይሉ የክልሉ ውሀ ስራዎች ድርጅት ፋይናንስ ሀላፊ የነበረ በቁጥጥር ስር ውለዋል የመከላከያ ሰራዊት ሀይል ስምሪት መምሪያ ሀላፊ ብርጋደል ጀነራል ተስፋዬ አያሌው ባስተላለፉት መልእክት አሁንም በየዋሻው የተደበቁ የህወሀት ቡድን አባላት በሰላማዊ መንገድ እጅ እንዲሰጡ ጥሪ አቅርበዋል
https://am.al-ain.com/article/tplf-s-seyoum-mesfin-abay-tsehaye-and-asmelash-woldesellassie-are-killed-says-ethiopian-army
187
20,268
ከሱዳን ጋር ያለውን የድንበር ችግር ለመፍታት ዲፕሎማሲን መምረጥ እንደ ፍርኃት ሊታይ አይገባም ተባለ
ፖለቲካ
13 January 2021
Unknown
ድልድዩን ስንደርስበት እንሻገረዋለን  አምባሳደር ዲና ሙፍቲየሱዳን ጦር የኢትዮጵያን ድንበር ጥሶ በርካታ የእርሻ መሬቶችን በመቆጣጠርና ዝርፊያዎችን በመፈፀም እንዲሁም አርሶ አደሮችን በማሰቃየት ላይ ቢሆንም ኢትዮጵያ አሁንም ቢሆን ችግሩ በዲፕሎማሲያዊ መንገድ ብቻ እንዲፈታ መፈለጓ እንደ ፍርሀትና መወላወል መታየት የለበትም ሲል የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀየውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ዲና ሙፍቲ አምባሳደር በፅህፈት ቤታቸው ጥር 4 ቀን 2013 አም በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ እንደገለፁት የሱዳን ጦር አሁንም የያዘውን የኢትዮጵያ ድንበር የመልቀቅ ፍላጎት የለውም ይበልጡኑ ወደ ውስጥ እየገፋ እንደሆነ በመግለፅ ችግሩ ግን በውይይትና በዲፕሎማሲ መንገድ እንዲፈታ ኢትዮጵያ ፍላጎት እንዳላት አስረድተዋልይሁንና የሱዳን ጦር አሁን የያዘውን የኢትዮጵያ ክፍል ለመልቀቅ ፍላጎት እንዳላሳየና የራሱ እንደሆነ በመግለፅ ላይ መሆኑን አመላክተዋል ኢትዮጵያ ያሳየችው ትእግስት ፍርሀትም ሆነ መወላወል ተደርጎ ሊታይ አይገባም ሲሉም አስታውቀዋል ትእግስት በቆይታ የሚያስገኘው ጥቅም የጎላ እንደሆነ እናውቃለን ይኼንንም በትግራይ ጦርነት አይተነዋል ትግራይን በተመለከተ መንግስት ምን እየሰራ ነው ተብሎ ሲተች ቆይቶ ትእግስት ማድረጉ የኋላ ኋላ ጠቃሚ እንደሆነ ታይቷል ብለዋልኢትዮጵያ ጦርነት መፍትሄ ነው ብላ እንደማታምንና ከሱዳንም ጋር ጦርነት ውስጥ ያስገባት ታሪክ ተፈጥሮ እንደማያውቅ አስታውሰው በዲፕሎማሲው አለም አፍንጫ የመታን ሰው ወዲያውኑ አፍንጫውን ካልመታሁ አይባልም ምክንያቱም ሌላ ጊዜ አንገቱን ልትቆርጥ ትችላህና ሲሉም አክለዋልበኢትዮጵያና በሱዳን መካከል ከመተነኳኮስ ያለፈ ከፍተኛ ደም መፋሰስ ያስከተለ ጦርነት ከንጉሱ ጉዜ ጀምሮ ተፈጥሮ ስለማያውቅ ህዝቡ ጥሩ ስለሆነና ከኢትዮጵያ ጋርም በወዳጅነት ስለሚኖር ይኼንን ታሳቢ ያደረገ ትእግስት እንደሚደረግ ቃል አቀባዩ ተናግረዋል ኢትዮጵያ ከኤርትራና ከሶማሊያ ጋር በነበሯት ጦርነቶች ምንም እንዳልተፈራረመች አስታውሰዋልየኢትዮጵያና የሱዳን ድንበር ጉዳይ በዲፕሎማሲ የማይፈታ ሆኖ ወደ ጦርነት ሊያመራ ይችል እንደሆነ ተጠይቀው ድልድዩን ስንደርስበት እንሻገረዋለን በማለት መልሰዋልይሁንና ሱዳን ከህዳሴ ግድቡ ድርድር በተለይ በቅርቡ የተለያዩ ምክንያቶችን በማቅረብ ገባ ወጣ እያለች መሆኗ ከድንበሩ ጋር እንደማይገናኝና አንዱን ለሌላው መያዣ የማድረግ ፍላጎት እንደታየ ጠቁመው ሱዳን ውስጥ የማይጣጣሙ ሀይሎች መኖራቸው ይኼንን ችግር እንዳስከተለ ገልፀዋልከወራት በፊት በሱዳን ከፍተኛ ጎርፍ በተከሰተ ጊዜ የኢትዮጵያ መንግስት ልኡካን በወቅቱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ገዱ አንዳርጋቸው ተመርቶ እርዳታ ይዞ ሲሄድ አግኝቶ ያወያያቸው የሱዳን ሽግግር መንግስት የሲቪልና ወታደራዊ አመራሮች የተለያዩ አቋሞችን ማንፀባረቃቸውን አስታውሰው አንድ ቢሮ ስንገባ ግድቡን በቶሎ ብትሞሉ እኮ እንዲህ ያለ ችግር አይገጥመንም ሲሉን ሌላው ቢሮ ስንገባ ደግሞ የወሰድነውን እርዳታ ከመጤፍ ሳይቆጥሩ በግድቡና በድንበር ጉዳይ ላይ ሲያተኩሩ ነበር በማለት ይኼ ችግር ደግሞ መዋቅራዊ ነው ሲሉ ደምድመዋልከዚህ ባለፈ ግን በኢትዮጵያና በጎረቤት አገሮች መካከል ችግር በመፍጠር ከፍተቶችን ለመጠቀም ኢትዮጵያም ለሌሎች ትልልቅ ጉዳዮች ትኩረት እንዳትሰጥ ለማድረግ ለሚፈልጉ ሀይሎች እድል መስጠት አያስፈልግም ብለዋል ኢትዮጵያ የመጀመሪያውን ዙር የህዳሴ ግድብ ውሀ ሙሌት አጠናቅቃ ወደ ሁለተኛው እየሄደች በመሆኑ በሌሎች የልማት ጉዳዮች ላይ እንዳታተኩር የሚፈልጉ ሀይሎች እንዳሉ አስረድተዋልይህ በዚህ እንዳለ በትግራይ ሲካሄድ የቆየውንና መንግስት የህግ ማስከበር ዘመቻ ያለውን ጦርነት ሸሽተው ወደ ሱዳን የተሰደዱ ኢትዮጵያውያንን ለማስመለስ ከሱዳን በኩል ስደተኞቹ ያረፉበትን ካምፕ የማስፋት ፍላጎቶች መኖሩን ቃል አቀባዩ ገልፀው ይህም ስደተኞቹን ለማስመለስ አዳጋች አድርጎታል ብለዋል ከዚህ በተጨማሪ አንመለስም የሚሉ ዜጎች መኖራቸው እነሱን የመመለስ ስራን ከባድ እንዳደረገው አስታውቀዋል
https://www.ethiopianreporter.com/article/20992
416
35,790
የትግራይ ተወላጆች ከድሬዳዋ አስተዳደር አመራር አባላት ጋር ተወያዩ
ሀገር አቀፍ ዜና
December 08, 2020
Unknown
በብሄር ማንነታችን አልፎ አልፎ እንድንሳቀቅ የሚያደርግ ጫና እየደረሰብን ነው ሲሉ ድሬዳዋ የሚኖሩ የትግራይ ተወላጆች ተናግረዋልየትግራይ ተወላጆች ከድሬዳዋ አስተዳደር አመራር አባላት ጋር ዛሬ ተወያይተዋል
https://amharic.voanews.com//a/dire-dawa-tigray-meeting-12-8-2020/5691873.html
23
9,783
የኢሬቻ በዓልን ለመረበሽ የተዘጋጁ 503 ሰዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ።
ሀገር አቀፍ ዜና
October 1, 2020
70
መስከረም 23 እና 24 የሚከበረውን የኢሬቻ በአል ለመረበሽ የተዘጋጁ 503 ሰዎች በቁጥጥር ስር መዋላቸውን የኦሮሚያ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ
https://www.amharaweb.com/%e1%8b%a8%e1%8a%a2%e1%88%ac%e1%89%bb-%e1%89%a0%e1%8b%93%e1%88%8d%e1%8a%95-%e1%88%88%e1%88%98%e1%88%a8%e1%89%a0%e1%88%bd-%e1%8b%a8%e1%89%b0%e1%8b%98%e1%8c%8b%e1%8c%81-503-%e1%88%b0%e1%8b%8e%e1%89%bd/
18
9,044
የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲው ዶክተር ደረጄ ባልደራስን ይደግፋሉ
ፖለቲካ
2021/1/22 20:41 GMT
Unknown
ባልደራስ ለእዉነተኛ ዲሞክራሲ ፓርቲ ባልደራስ ከአስር በላይ ዶክተሮች በአንድ ጊዜ የአዲስ አበባን ትግል ተቀላቅለዋል በሚል በጊዜያዊ ቃል አቀባዩ ስንታየሁ ቸኮል በኩል ከቀናት በፊት አስታውቆ ነበር የተጠቀሱት ዶክተሮች የፓርቲው ከፍተኛ አመራሮች እንደሚሆኑ ታውቋል የሚል ፅሁፍንም ነበር አቶ ስንታየሁ በግል የፌስቡክ ገፃቸው ያስታወቁት አል አይን አማርኛም ባልደራስን ይቀላቀላሉ የተባሉት ዶክተሮች እነማን ናቸው በሚል ቃል አቀባዩን ጠይቋል የተባሉትን ሰዎች ማንነት ማስታወቁ አስፈላጊም አይደለም ያሉት ቃል አቀባዩ መስራች የፓርቲው ጠቅላላ ጉባኤ ከመካሄዱ በፊት ይፋ ማድረጉ አግባብ አይደለም ስለመባሉም ነው የገለፁት የፓርቲው መስራችጠቅላላ ጉባኤ ነገ የካቲት 1 ቀን 2012 አም ጠዋት ጀምሮ አዲስ አበባ ቸርችል ሆቴል አካባቢ በሚገኘው የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት መኢአድ ፅህፈት ቤት ቅጥረ ግቢ ውስጥ ይካሄዳል ባልደራስን ይቀላቀላሉ የተባለላቸው እነዚህ ዶክተሮችም በዚሁ ጉባኤ ተጠቁመው በእጩነት ከቀረቡ በኋላ ለውክልና ተወዳድረው የሚመረጡ እንደሆነም ነው አቶ ስንታየሁ የገለፁልን ባልደራስን እንደሚቀላቀሉ ከተነገረላቸው ዶክተሮች መካከል አንዱ በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የህግ መምህር የሆኑት ዶክተር ደረጄ ዘለቀ ተባባሪ ፕሮፌሰር ሊሆኑ እንደሚችሉ በተለያዩ ማህበረሰባዊ የትስስር ገፆች የሚወጡ መረጃዎች ያሳያሉ ዶር ደረጄ የመንግስትን ህግና ስርአት ያለማስከበር ክፍተቶች በመተቸት ይታወቃሉ ምክንያታዊ ናቸው በሚባሉ ምሁራዊ ትችቶቻቸውም ብዙዎች ያውቋቸዋል የመረጃዎቹን እውነታነት ለማረጋገጥም አል አይን አማርኛ ዶክተር ደረጄን በስልክ ጠይቋል የሚባለው ነገር ዝም ብሎ እንደሆነና ጠንከር ያሉ አስተያየቶችን ሲሰጡ የሚያውቋቸው ሰዎች እንደዛ ቢሉ እንደማይገርማቸው የገለፁት ተባባሪ ፕሮፌሰሩ ታዲያ እንደ አንድ የአዲስ አበባ ነዋሪነቴ መብቴን የሚያስጠብቅልኝን ፓርቲ እንደግፋለሁ ሙሉ ድጋፍ አደርጋለሁ በዚህ ደግሞ ከባልደራስ የተሻለ የለም ብለዋል ሆኖም ፓርቲ የመቀላቀል ፍላጎት እንደሌላቸው ነው የተናገሩት በነገው የባልደራስ መስራች ጉባኤ ይሳተፉ እንደሆነ ላቀረብንላቸው ጥያቄ ግን አዎ የሚል ምላሽን ሰጥተውናል
https://am.al-ain.com/article/balderas-says-it-will-elect-over-10-phd-holders-as-a-member
231
25,755
አዲስ አበባ በድጋሚ የመዋቅር ለውጥ ልታካሂድ ነው
ቢዝነስ
27 September 2015
Unknown
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በ12 አመት ውስጥ ለሶስተኛ ጊዜ መሰረታዊ የመዋቅር ለውጥ ሊያካሄድ ነው የከተማ አስተዳደሩን መወቅር እንዲያጠና የተቋቋመው ፕሮጀክት ፅህፈት ቤት እስከ ግንቦት 2008 አም ድረስ ስራውን እንዲያጠናቅቅ ሀላፊነት ተሰጥቶታልከተማው አዲስ መዋቅርና የአደረጃጀት ለውጥ እንዲያደርግ ያስፈለገበትን ምክንያት ከንቲባ ድሪባ ኩማ ሲናገሩ የአዲስ አበባ ከተማ በፈጣን ኢኮኖሚ እድገት ላይ የሚገኝ በመሆኑ ነገር ግን በከተማው አስተዳደር ፈጣኑን እድገት መሸከም የሚችል መዋቅር ባለመኖሩ ነው ብለዋልየአዲስ አበባ አስተዳደር በኢንቨስትመንት በመሰረተ ልማትና በሌሎችም ማሀበራዊ አገልግሎቶች እድገት በማስመዝገብ ላይ ይገኛል ነገር ግን አሁን ያለው መዋቅር እድገቱን መሸከም ብቻ ሳይሆን ከእድገቱ ጋር እያደገ ላለው የነዋሪዎች ፍላጎት ፈጣን ምላሽ መስጠት የሚቻል አይደለም በማለት ከንቲባ ድሪባ የከተማው አስተዳደር መዋቅር እንዲለወጥ ያስፈለገበትን ምክንያት አስረድተዋልየአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በ84 መስሪያ ቤቶች በአስር ክፍላተ ከተሞችና በ116 ወረዳዎች የተዋቀረ ነው ከ84 መስሪያ ቤቶች ውስጥ 16 የሚሆኑት የካቢኔ  አባል መስሪያ ቤቶች ናቸውየእነዚህ አካላትን መዋቅር መቀየር የሚያስችል የፕሮጀክት ፅህፈት ቤት ተቋቁሟል የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳድር የአደረጃጀትና የመዋቅር ጥናት ፕሮጀክት ፅህፈት ቤት ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ ሰይፈ ፈቃደ መስከረም 12 ቀን 2008 አም ፕሮጀክት ፅህፈት ቤቱን ለማስተዋወቅ በተጠራው ስብሰባ ላይ እንደገለፁት የፕሮጀክት ፅህፈት ቤቱ የከተማውን አስተዳደር መዋቅር በሚገባ ፈትሾ ለረዥም ጊዜ አገልግሎት መስጠት በሚያስችል አደረጃጀት እንዲለወጥ ያደርጋልየሰው ሀይሉን በሚመለከትም አቶ ሰይፈ እንዳሉት አሁን ያለው የሰው ሀይል በቁጥር በብቃትና በስነ ምግባር ያለበት ደረጃ ይመረመራል መዋቅራዊ ለውጡ ተግባራዊ ሲደረግም ለሰው ሀይሉም የአቅም ግንባታ ስልጠና ይሰጣል ከዚህ ባለፈም በፕሮፌሽናል ባለሙያዎች መመራት ያለባቸውና በፖለቲካ ተሿሚዎች መመራት ያለባቸው ተቋማት በግልፅ ይለያሉ ተብሏልበዶር አርከበ እቁባይ ይመራ የነበረው የቀድሞው የአዲስ አበባ ከተማ ጊዜያዊ አስተዳደር ከአቶ አሊ አብዶ አስተዳደር ስልጣኑን ሲረከብ አዲስ አበባ ከተማ ከፍተኛ ችግር ውስጥ እንደነበረች አይዘነጋም ዶር አርከበ የከተማውን ቁልፍ እንደተረከቡ በ1995 አም ከተማው በታሪኩ ትልቁን የመዋቅር ለውጥ አከናውኗልበወቅቱ ባልተማከለ አስተዳደር በአስር ከፍላተ ከተሞችና በ122 ቀበሌዎች እንድትዋቀር ተደርጓል ለበርካታ ሰራተኞች በድጋሚ የስራ ምደባ የተደረገ ሲሆን አስተዳደሩ አሁን ለያዘው ቅርፅ በወቅቱ የተከናወነው የመዋቅር ለውጥ ወሳኝ ድርሻ አለውበ1997 አም ምርጫ አሸናፊ ቢሆንም ስልጣን መረከብ ባልቻለው የቀድሞ ቅንጅት ለአንድነትና ዴሞክራሲ ፓርቲ ምትክ ስልጣን የተሰጠው የባለአደራ አስተዳደር የስልጣን ዘመን በርካታ ችግሮች እንደተፈጠሩ ይነገራልከዚህ በኋላ ስልጣኑን ከባለአደራ አስተዳደሩ የተረከበው በአቶ ኩማ ደመቅሳ ይመራ የነበረው አስተዳደር በ2001 አም መሰረታዊ የስራ ሂደት ለውጥ ቢፒአር ላይ ተመስርቶ የአደረጃጀትና የመዋቅር ለውጥ አድርጓልነገር ግን የተካሄዱት ለውጦች አስተዳደሩ የሚፈለገውን ለውጥ ማምጣት ባለመቻላቸው በ12 አመት ውስጥ ለሶስተኛ ጊዜ የመዋቅርና የአደረጃጀት ለውጥ ለማድረግ ማስገደዱ እየተገለፀ ነውበውይይቱ ወቅት አዲስ አበባ በተከታታይ የመዋቅር ለውጥ ማካሄዷ ጎድቷታል በሰራተኛው ዘንድ የስራ ዋስትና ችግር ከመፈጠሩም በላይ የተረጋጋ አስተዳደር እንዳይፈጠር አድርጓል የሚሉ አስተያየቶች ተሰንዝረዋልለዚህ አስተያየት ምላሽ የሰጡት የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ አቶ አባተ ስጦታው እንዳሉት ያለፉት የመዋቅር ለውጦች አሁን ለተመዘገበው እድገት አስተዋፅኦ አላቸው ክፍላተ ከተሞች ከተፈጠሩ 12 አመታት ተቆጥረዋል የመዋቅር ማሻሻያ ማድረጉ ተገቢ ነው አሁን እያደገ ያለውን ኢኮኖሚ እንዲሁም ከተማውን የወደፊት እድገት ታሳቢ ያደረገ መዋቅራዊ ለውጥ የግድ ተግባራዊ ማድረግ አስፈላጊ ነው በማለት አቶ አባተ አስረድተዋልየፕሮጀክት ፅህፈት ቤቱ አምስት መሰረታዊ አላማዎችን ይዟል የመጀመርያው በከተማ አስተዳደሩ አጠቃላይ አላማና ተግባራት ላይ በመመስረት በስራ ላይ ያለውን ድርጅታዊ መዋቅርና የሰው ሀይል አጠቃቃም መፈተሽ ሁለተኛ የአስተዳደሩ አስፈፃሚ አካላት የተቀናጀ ስልጣንና ሀላፊነትን በግልፅ ሊያሳይ የሚችል አደረጃጀትና የድርጀቶችን መዋቅር ማዘጋጀት ሶስተኛ የተዘጋጀውን አደረጃጀትና መዋቅር ህጋዊነት የሚያሲዙና ተግባራዊነቱንና ውጤታማነቱን ለማረጋገጥ አስፈላጊ የሆኑ የፖሊሲ የህግና የስታንዳርድ ማእቀፍ መቅረፅ በአዲሱ አደረጃጀትና መዋቅር መሰረት የተደራጁትን ተቋማት የሰው ሀይል ፍላጎትና የአፈፃፀም እቅድ ማዘጋጀት አምስተኛና የመጨረሻው የአዲሱ አደረጃጀትና መዋቅር ተግባራዊነትና አፈፃፀም ክትትልና ድጋፍ ማድረግ የሚሉት ናቸውበ2008 አም ሁለተኛው የእድገትና ትራንስፎርሜሽን እቅድ የሚጀመርበት በመሆኑ የከተማው ነዋሪዎች በመልካም አስተዳድር እጦት እየታመሱ በመሆናቸው አዲሱ የመወቅር ለውጥ በፍጥነት ሊተገበር ይገባል ተብሏልአቶ አባተ ለዚህ ፕሮጀክት ተግባራዊነት ፍጥነት ወሳኝ መሆኑን ጠቅሰው እስከ በጀት አመቱ አጋማሽ ጥናቱ እንዲጠናቀቅና ወደ ትግበራ እንዲገባ መመርያ ሰጥተዋል
https://www.ethiopianreporter.com/article/8867
545
19,145
በደቡብ አሜሪካና በካሪቢያን በኮሮና ቫይረስ ለህልፈት የተዳረጉ ሰዎች ቁጥር ከ100 ሺህ አልፏል
ዓለም አቀፍ ዜና
Jun 24, 2020
289
አዲስ አበባ ሰኔ 17 2012 ኤፍቢሲ በደቡብ አሜሪካና በካሪቢያን በኮሮና ቫይረስ ለህልፈት የተዳረጉ ሰዎች ቁጥር ከ100 ሺህ ማለፉ ተነገረከዚህ ውስጥ ከግማሽ በላይ የሚሆነው በብራዚል መመዝገቡን የጆን ሆፕኪንስ ዩኒቨርሲቲ መረጃ ያመላክታልበተጨማሪም በሜክሲኮ ከ23 ሺህ በላይ ሰዎች በቫይረሱ ሳቢያ ለህልፈት ተዳርገዋል ነው የተባለውበሁለቱ ሀገራት ከቫይረሱ ጋር ተያይዞ ምንም አይነት የእንቅሳቀሴ ክልከላም ሆነ ገደብ አልተጣለምይህም ለቫይረሱ መዛመት አይነተኛ ሚና እንዳለው ባለሙያዎች ገልፀዋልደቡብ አሜሪካ አሁን ላይ ከየትኛውም አካባቢ በበለጠ የቫይረሱ መገኛ ሆኗል ነው የተባለውቫይረሱ ከፍ ያለ ጉዳት ያስከትል እንጅ አሁንም በከፍተኛ ደረጃ ተዛምቷል የሚባልበት ደረጃ ላይ አለመድረሱን ባለሙያዎች እየገለፁ ነውይህ ደግሞ ቀጣዮቹን ሳምንታት ከባድ ያደርገዋል ሲሉም አስጠንቅቀዋልምንጭ ቢቢሲ
https://www.fanabc.com/%e1%89%a0%e1%8b%b0%e1%89%a1%e1%89%a5-%e1%8a%a0%e1%88%9c%e1%88%aa%e1%8a%ab%e1%8a%93-%e1%89%a0%e1%8a%ab%e1%88%aa%e1%89%a2%e1%8b%ab%e1%8a%95-%e1%89%a0%e1%8a%ae%e1%88%ae%e1%8a%93-%e1%89%ab%e1%8b%ad/
95
45,854
በሩሲያ በባቡር ጣቢያ ላይ ጥቃት ያደረሰው ግለሰብ ማንነት ታወቀ
ፖለቲካ
April 4, 2017
Unknown
የማእከላዊ እስያዊቷ ሀገር የፀጥታ አገልግሎት እንዳስታወቀው የፍንዳታ ጥቃቱን የፈፀመው ተጠርጣሪ የተለየ ሲሆን የኪርጊስታን ተወላጅ ሆኖ የሩሲያ ዜግነትን ያገኘ ግለሰብ ነውሲኤን ኤን ባወጣው መረጃ የጥቃት አድራሹ ስም አክባርጆን ጃሊሎቭ  ነው የሚባለውበሁለት የምድር ውስጥ ባቡር ጣያዎች በተከሰተው ፍንዳታ ከሞቱት 14 ሰዎች በተጨማሪ እንደ ሩሲያ ቴሌቪዥን መረጃ ከሆነ ከ51የማያንሱ ሰዎች ጉዳት ደርሶባቸው ወደ ህክምና ተቋማት ተወስዷልጥቃት አድራሹ አጥፍቶ ጠፊ በ20ዎቹ እድሜ መጀመሪያ ላይ የሚገኝ መሆኑ በርካቶችን እያነጋገረ ነውየኪርጊስታን የፀጥታ አገልግሎት ከሩሲያ የፀጥታ አካላት ጋር በመሆን ተጨማሪ ምርመራዎችን እንደሚያደርግ ነው የጠቀሰውየቦምብ ፍንዳታውን ያደረሰው የ23 አመቱ ትውልደ ኪርጊስታናዊ ወጣት ከፅንፈኛ ሀይሎች ጋር ግንኙነት እንዳለው ቢገመትም በጥቃቱ ራሱን አጥፍቷልሆኖም በሌላ የባቡር ጣቢያ ተመሳሳይ ጉዳት ሊደርስ የሚችል አይነቱ ያልታወቀ የቦምብ ስሪት ተጠቀምዶ መገኘቱ አንዲት ሴት ጥቃቱን በማድረስ ከወጣቱ ጋር ተባባሪ ነበረች የሚል ግምት እንዲሰጥም ማድረጉ ነው የተጠቆመውየሟቾች ቁጥር 14 የደረሰ ሲሆን ለጥቃቱ እስካሁን ሀላፊነቱን የወሰደ ቡድን አለመኖሩ ተጠቁሟልሩሲያ በዜጎቿ ሞት እና ጉዳት የተሰማትን ሀዘን ለመግለፅ የሶስት ቀናት ብሄራዊ የሀዘን ቀን አውጃለችታስ እና ኢንተርፋክስ የተሰኙ የሩሲያ የዜና ወኪሎችን ጠቅሶ ቢቢሲ እንደዘገበው ፍንዳታው ሳንያ ፕሎሽቻድ የተሰኘ የባቡር ጣቢያ ላይ ነው የደረሰውፑቲን ትናንት በትውልድ ከተማቸው በቅዱስ ፒተርስበርግ ከተማ በነበሩበት ወቅት ነው ጥቃቱ የደረሰውየሩሲያ የመገናኛ ብዙሀን በሳንያ ፕሎሽቻድ ባቡር ጣቢያ ውስጥ ከደረሰው ፍንዳታ በኋላ በአቅራቢያው በሚገኝ የቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ባቡር ጣቢያ ተመሳሳይ የፍንዳታ ሙከራ መድረሱን ዘግበዋልይህን ፍንዳታ ተከትሎም የሞስኮ ባቡር ጣቢያዎች የደህንነት ጥበቃቸውን ማጠናከራቸው ተሰምቷልየአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ የቅዱስ ፒተርስበርግ ጥቃትን ተከትሎ ለፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን ስልክ ደውለው አደጋው አሳዛኝ መሆኑን በመጥቀስ ሽብርተኝነት መወገድ እንዳለበት ተነጋግረዋልኤፍ ቢ ሲ
https://waltainfo.com/am/33596/
225
46,776
የሀዋሳ ኢንዱስትሪ ፓርክ ለኢንዱስትሪ ልማት አዲስ ምዕራፍ ከፍቷል-ጠቅላይ ሚኒስትሩ
ፖለቲካ
July 13, 2016
Unknown
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ዛሬ በሀዋሳ ኢንዱስትሪ ፓርክ ምርቃት ላይ እንደተናገሩት ፓርኩ የኢንዱስትሪ ልማትን በማስፋፋት በአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፍ በአፍሪካ ቀዳሚ ለመሆን የተቀመጠውን ግብ እውን ለማድረግ የማይተካ ሚና ይጫወታልትላልቅ የውጭ ኩባንያዎችን በመሳብ ወጭ ንግድ ተኮር የሆኑ ምርቶችን በአገር ውስጥ ለማምረት የኢንዱስትሪ ፓርኮች ትልቅ  ድርሻ እንዳላቸው ጠቅላይ ሚኒስትሩ ገልፀዋል በዚህም አገሪቱ የሚገጥማትን ከፍተኛ የወጭ ምንዛሪን እጥረት ለማቃለል እንደሚቻል ነው ያስረዱትመንግስት ለአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፍ ልዩ ትኩረት መስጠቱን ጠቅላይ ሚኒስትሩ አስታውሰው ባለፉት 10 አመታት አምራች ዘርፉ ለአጠቃላይ የአገር ውስጥ ምርት እድገት ያለውን አምስት በመቶ ድርሻ ለማሳደግ ተግቶ እየሰራ ነው ብለዋል  ከ11 በመቶ የኢኮኖሚ እድገት አምራች ዘርፉ ያበረከተውን ዜሮ ነጥብ አምስት በመቶ ድርሻ ለማሳደግም በስፋት መንቀሰቀስ እንደሚገባ አስገንዝበዋልየኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት የቦርድ ሰብሳቢና የጠቅላይ ሚኒስትሩ ልዩ አማካሪ ሚኒስትር ዶክተር አርከበ እቁባይ ፓርኩ በአፍሪካ ደረጃ ግዙፍና ትላልቅ አለም አቀፍ ኩባንያዎችን የማስተናገድ አቅም ያለው እንደሆነ ገልፀዋል በአልባሳትና በጨርቃ ጨርቅ ዘርፍም በአህጉሪቱ የመጀመሪያው መሆኑን ጠቁመው ኢትዮጵያ በ2017 አም በኢንዱስትሪ ዘርፍ ከአፍሪካ ቀዳሚ ለመሆን ያቀደችውን ራእይ እውን ለማድረግ ይረዳል ብለዋልፓርኩ በአፍሪካ በአልባሳትና ጨርቃ ጨርቅ ዘርፍ በቀዳሚነት የምትጠቀሰውንና 43ሺ የስራ እድልና አንድ ቢሊዮን ዶላር የውጭ ምንዛሪ ከምታገኘው ሞሪሽየሽ የበለጠ የስራ እድልና ገቢ እንደሚያሰገባ ዶክተር አርከበ ገልፀዋል የሀዋሳ ፓርክ ሁለተኛው ምእራፍ ግንባታ በቀጣዮቹ ሁለት ወራት በ120ሺ  መሬት ላይ እንደሚጀመር አስታውቀዋልዶክተር አርከበ እንዳሉት ፓርኩ የአልባሳትና ጨርቃ ጨርቅ ምርቶች ብቻ የሚመረቱበት መሆኑ የተለየ ያደርገዋል የቴክኖሎጂ ሽግግርን ለማቀላጠፍና የልምምድ ልውውጥ ለማድረግ ይረዳል ውሀን በድጋሜ ለመጠቀም የሚያስችል ቴክኖሎጂ ተግባራዊ ተደርጓል አነስተኛ የኤሌክትሪክ ሀይል ቆጣቢ ቴክሎጂዎች ስራ ላይ ውለዋልየኢንዱስትሪ ፓርኩ የኤሌክትሪክ ሀይል የቴሌኮም ኔትወርክ ሁሉም የመሰረተ ልማቶች የተሟሉለት መሆኑን የተናገሩት ደግሞ ግንባታውን ያከናወነው የቻይና ኮሙኒኬሽን ኮርፖሬሽን ኩባንያ ሊቀ መንበር ሚስተር ዩዋን ሊ ናቸውፓርኩ በአገሪቱ ለሚገነቡ ሌሎች ፓርኮች ሞዴል ሆኖ እንደሚገለግል ሚስተር ሊ ጠቁመው ኩባንያቸው አለም አቀፍ ደረጃውን የጠበቀውን ፓርክ ከአንድ አመት ባነሰ ጊዜ ገንብቶ ማጠናቀቁን ተናግረዋል አካባቢን የማይበክል ከአካባቢ ጋር ተስማሚ የሆነ ቴክኖሎጂን መጠቀሙንም አስረድተዋልየሀዋሳ ኢንዱስትሪ ፓርክ በ250 ሚሊዮን ዶላር የተገነባ ሲሆን በአመት አንድ ቢሊዮን ዶላር የውጭ ምንዛሪ ያስገኛል ተብሎ ይጠበቃል በሙሉ አቅሙ ስራ ሲጀምር በሁለት ፈረቃ ለ60ሺ ዜጎች የስራ እድል ይፈጥራል በአሁኑ ወቅት አስራ አምስት የውጭና ስድስት የአገር ውስጥ ኩባንያዎች ስራ ለመጀመር ዝግጅታቸውን አጠናቀዋልፓርኩ በአጠቃላይ በአንድ ነጥብ ሶስት ሚሊዮን ካሬ ሜትር ላይ ያረፈ ሲሆን የፋብሪካዎቹ ግንባታ በ300ሺ ካሬ ሜትር ላይ አርፏል ግንባታው በዘጠኝ ወራት የተጠናቀቀ ሲሆን 37 ሼዶች አሉት በፓርኩ 50 ኪሎ ሜትር ሪዲየስ ርቀት ላይ አምስት ሚሊዮን ዜጎች ይሰፍራሉ ተብሎ ይጠበቃል በቀጣዮቹ አመታት 12 የኢንዱስትሪ ፓርኮች የመገንባት እቅድ ተይዟልኩባንያዎች ስራቸውን በተቀላጠፈና ምቹ በሆነ ምልኩ ለማከናወን እንዲረዳቸው በአገልግሎት አቅራቢዎችና በኩባንያዎች መካከል የተለያዩ ስምምነቶች ተፈርመዋል ለፓርኩ ግንባታ እውን መሆን አስተዋፅኦ ላበረከቱ ግለሰቦችና ተቋማት ቀድመው ወደ ፓርኩ ለገቡ ኩባንያዎች የምስጋናና የእውቅና ሰርተፍኬትና ሽልማት ተሰጥቷል
https://waltainfo.com/am/25753/
394
32,584
​ሴቶች ፕሪምየር ሊግ | ጌዲኦ ዲላ ከሜዳው ውጪ ሲያሸንፍ ድሬዳዋ እና አዳማ ነጥብ ተጋርተዋል
ስፖርት
January 13, 2018
Unknown
በኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ አንደኛ ዲቪዝዮን 6ኛ ሳምንት ዛሬ በተደረጉ ሁለት ጨዋታዎች ተጀምረዋል ጌዲኦ ዲላ ከሜዳው ውጪ ድል ያስመዘግብ ድሬዳዋ እና አዳማ ነጥብ ተጋርተዋልሀዋሳ ከተማ 01 ጌዲኦ ዲላ0900 ሰአት ላይ በሀዋሳ ከተማ ስታድየም በተደረገው በዚህ ጨዋታ እንግዶቹ  የእነረቅስቃሴ የበላይነት የነበራቸው ሲሆን አነጋጋሪ የዳኝነት ውሳኔዎች እና ውዝግቦች የጨዋታው አካል ነበሩጨዋታው እንደተጀመረ 51ኛው ሰከንድ ላይ የጌዲኦ ዲላዋ አምበል ማርያም ታደሰ በግብ ክልል ውስጥ በእጅ በመንካቷ የተሰጠውን የፍቅጣት ምርቃት ፈለቀ ብትመታም ግብ ጠባቂዋ ቤቴልሄም ዮሀንስ መልሳባት ሀዋሳ በፍጥነት መሪ የሚሆንበትን ወርቃሜ እድል አምክናለች በ13ኛው ደቂቃ ላይ አማካይዋ ፋሲካ ንጉሴ በረጅሙ ወደ ሀዋሳ የግብ ክልል የላከችውን ኳስ የግብ ጠባቂዋ አባይነሽ ሄርቀሎ እና የተከላካይዋ አረጋሽ ፀጋን ያለመናበብ ተጠቅማ ትንቢት ሳሙኤል ዲላዎችን ቀዳሚ አድርጋለችከግቧ በሀላ ጫና መፍጠር የቻሉት ዲላዎች 26ኛ ደቂቃ ፋሲካ ንጉሴ የግብ ጠባቂዋን የአቋቋም ስህተት ተመልክታ የሞከረችውና ለጥቂት ወደ ውጪ የወጣባት ኳስ ልዩነቱን ልታሰፋ የምትችል አጋጣሚ ነበረች በ38ኛው ደቂቃ ልደት ቶሎአ ከግብ ጠባቂዋ ጋር ተገናኝታ ያመከነቻት ኳስ ደግሞ በሀዋሳ በኩል የምታስቆጭ አጋጣሚ ነበረችበሁለተኛው አጋማሽ የጨዋታ ክፍለ ጊዜ ሀዋሳ ከተማዎች በመጠኑም ቢሆን በጌዲኦ ዲላ ላይ ብልጫ ቢወስዱም የፈጠሯቸው የግብ እድሎችን ሳይጠቀሙባቸው ቀርተዋል በ57ኛው ደቂቃ ልደት ቶሎአ ወደ ሳጥን እየገፋች ገብታ የሞከረችው እንዲሁም ነፃነት መና እና መሳይ ተመስገን ያልተጠቀሙባቸው አጋጣሚዎች ሀዋሰመን ወደ ጨዋታው ሊመልሱ የሚችሉ ነበሩየጨዋታው መደበኛ ክፍለጊዜ ተጠናቆ በጭማሪው ደቂቃ ላይ የሀዋሳ ከተማዋ ተከላካይ ቅድስት ዘለቀ በስመኝ ምህረቴ ላይ አደገኛ አጨዋወት በመጫወቷ የጌዲኦ ዲላው አሰልጣኝ እንዳልካቸው ጫካ ከጥፋት ሰሪዋ ቅድስት ጋር ግብግብን ፈጥረው ዳኛዋ በዝምታ ማለፋቸው ከበርካቶችን ተቃውሞ እንዲገጥማቸው ምክንያት ሆኗልጌዲኦ ዲላ ጨዋታውን ማሸነፉን ተከትሎ  ነጥቡን 11 በማድረስ ሁለተኛ ደረጃ ላይ ሲቀመጥ ከወትሮወረ አቋሙ በተቃራኒ መንገድ እየተጓዘ የሚገኘው ሀዋሳ ከተማ 9ኛ ደረጃ ላይ ተቀምጧልድሬዳዋ ከተማ 22 አዳማ ከተማ በድሬዳዋ ስታዲየም ከከፍተኛ ሊግ ጨዋታ በኋላ 1000 ላይ በጀመረው ጨዋታ ባለሜዳው ድሬዳዋ ከተማ በሁለት የግብ ልዩነት ከመመራት ተነስቶ ነጥብ ተጋርቶ ወጥቷል በ19ኛው ደቂቃ ሰርካዲስ ጉታ አዳማን ቀዳሚ አድርጋ የመጀመሪያው አጋማሽ በአዳማ መሪነት ሲጠናቀቅ በሁለተኛው አጋማሽ 56ኛው ደቂቃ ዮዲት መኮንን የአዳማን ግብ ወደ ሁለት ከፍ አድርጋለችግብ ለማስቆጠር ተጭነው መጫወት የቻሉት ድሬዎች 59ኛ ደቂቃ ላይ የቀድሞዋ የሲዳማ ቡና እና አአ ከተማ አጥቂ ተራማጅ ተስፋዬ ባስቆጠረችው ጎል ልዩነቱን ሲያጠቡ ጨዋታው ሊጠናቀቅ ሁለት ብቻ ሲቀረው ያብስራ ይታየው አስቆጥራ ድሬዳዋ ከሽንፈት ታድጋለች የአቻ ውጤቱ አዳማ ከተማን በ6 ነጥብ 6ኛ ደረጃ ላይ ሲያስቀምጠው ድሬዳዋ ከተማ በተመሳሳይ ነጥብ በግብ ልዩነት ተበልጦ 7ኛ ደረጃ ላይ ተቀምጧልየሊጉ የ6ኛ ሳምንት መርሀ ግብር ነገ ሲቀጥል አአ ስታድየም ላይ በ0800 ደደበቢት ከ ቅዱስ ጊዮርጊስ ይርጋለም ላይ ሲዳሜ ቡና ከ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በ0900 ይጫወታሉበሊጉ ላይ ተጨማሪ መረጃ ለማግኘት ይህን ይጫኑ  
https://soccerethiopia.net/football/32900
383
9,761
ሕገ-መንግሥታዊ ሥርዓቱን አደጋ ላይ በሚጥሉ አካላት ላይ እርምጃ ለመውሰድ ሕገ-መንግሥታዊ መሠረት መኖሩን የፌዴሬሽን ምክር ቤት አስታወቀ።
ሀገር አቀፍ ዜና
October 2, 2020
59
ባህር ዳር መስከረም 222013አም አብመድ ህገመንግስታዊ ስርአቱን አደጋ ላይ በሚጥሉ አካላት ላይ እርምጃ ለመውሰድ የሚያስችል በቂ ህገመንግስታዊ መሰረት እንዳለ የፌዴሬሽን ምክር ቤት ገልጿል ስድስተኛው ብሄራዊ ምርጫ እስከሚካሄድ ድረስ በየደረጃው ያሉ ምክር ቤቶች መደበኛ ስራቸውን እንደሚቀጥሉም አስታውቋልበፌዴራል ደረጃ ባለፈው አመት ሊካሄድ የነበረው ስድስተኛው ብሄራዊ ምርጫ በኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ምክንያት መራዘሙ ይታወቃልይሁን እንጂ የተወሰኑ ቡድኖች በህዝብ ተወካዮችና በፌዴሬሽን ምክር ቤት የተወሰነውን ውሳኔ በመቃወም በተለያየ መልኩ ህገመንግስታዊ ጥሰት እየፈፀሙ ይገኛሉኢዜአ ይህን ጉዳይ ጨምሮ በወቅታዊ አገራዊ ሁኔታ ዙሪያ ከፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈጉባኤ አደም ፋራህ ጋር ቆይታ አድርጓልአፈጉባኤው እንዳሉት ሰኔ 3 ቀን 2012 አም የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ህገመንግስታዊ ሂደቱን በጠበቀ መልኩ ምርጫውን አራዝሟልሆኖም ለህገመንግስቱ ተገዥ ያልሆኑና ሰላም የማይፈልጉ ቡድኖች ህዝቡን የማወናበድ ስራ እየሰሩ መሆኑንም አመላክተዋልከዚህ ውስጥ አንዱ የትግራይ ክልል መሆኑን የገለፁት አፈ ጉባኤ አደም ፋራህ በእስካሁኑ እንቅስቃሴ ክልሉ ህገመንግስቱን አደጋ ላይ ጥሏል ብለዋልምርጫ ማስፈፀም የምርጫ ቦርድ ስራ ሆኖ ሳለ ኢህገመንግስታዊ በሆነ መልኩ ምርጫ ቦርድ በማቋቋም አግላይ በሆነ መንገድ ምርጫ አካሂዷል ነው ያሉትአካሄዱ በግልፅ የህገመንግስቱን ድንጋጌ የሚጥስና ክልሉም ህገመንግስታዊ ስርአቱን አደጋ ላይ እንደጣለ ይቆጠራል ብለዋልክልሉ ይህን ድርጊት ፈፅሞ በመገኘቱ ህገመንግስታዊ እርምጃ ሊያስወስድ የሚችል በቂ የህገመንግስት መሰረት እንዳለም አመልክተዋልከእነዚህ እርምጃዎች መካከል ህግ አውጪውንና ህግ አስፈፃሚውን ማገድ የሚያስችል ህገመንግስታዊ አካሄድ አንዱ መሆኑን ጠቁመዋልቀጥሎ ለፌዴራል መንግስት ተጠሪ የሆነ ጊዜያዊ መንግስት ማቋቋምና የፌዴራል የፀጥታ አካላት በማሰማራት ህገመንግስቱን አደጋ ላይ የጣለውን ድርጊት መቆጣጠር ሌላው መሆኑን ይገልፃሏፈጉባኤው አያይዘውም ከዚህ በኋላ ህዝቡም ሆነ በየደረጃው ያሉ ምክር ቤቶች የሀሰት ፕሮፖጋንዳ ለሚነዙ ቡድኖች ጆሯቸውን ሳይሰጡ መደበኛ ስራቸውን አጠናክረው የሚቀጥሉ ይሆናል ብለዋልእነዚህ ቡድኖች ለጥፋት መንገዳቸው ያመቻቸው ዘንድ በየአካባቢው ያሉ ምክር ቤቶችን ሊጠቀሙ እንደሚችሉም ይገልፃሉበመሆኑም በየአካባቢው ያሉ ምክር ቤቶች እንደተለመደው አስፈፃሚውን አካል የመቆጣጠርና የመከታተል ስራቸውን መቀጠል እንዳለባቸው አሳስበዋልይህ ቡድን አጠቃላይ አገራዊ ሁኔታውን አሀዳዊ የማስመሰል እንቅስቃሴ ይስተዋልበታል የሚሉት አፈ ጉባኤው እንደውም አሀዳዊነት ከለውጡ በፊት ነበር ብለዋል
https://www.amharaweb.com/%e1%88%95%e1%8c%88-%e1%88%98%e1%8a%95%e1%8c%8d%e1%88%a5%e1%89%b3%e1%8b%8a-%e1%88%a5%e1%88%ad%e1%8b%93%e1%89%b1%e1%8a%95-%e1%8a%a0%e1%8b%b0%e1%8c%8b-%e1%88%8b%e1%8b%ad-%e1%89%a0%e1%88%9a%e1%8c%a5/
268
42,779
ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ከአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ሙሳ ፋቂ መሃመት ጋር ተወያዩ
ፖለቲካ
November 7, 2018
Unknown
የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ከአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ሙሳ ፋቂ መሀመትን ትናንት በፅህፈት ቤታቸው ተቀብለው አነጋገሩፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ እና የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ሙሳ ፋቂ መሀመት በነበራቸው ቆይታም በአፍሪካ ወቅታዊ ጉዳዮችና ምሰራቅ አፍሪካ ሰላምና ፀጥታ ዙሪያ ውይይት አድርገዋልከዚህ ባለፈም የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ሙሳ ፋቂ መሀመት ለፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ በፕሬዚዳንትነት  በመመረጣቸው የተሰማቸውን ደስታ በመልካም መኞታቸው ገለፀውላቸዋልሊቀመንበሩ ሙሳ ፋቂ መሀመት ከውይይቱ በኋላ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደተናገሩት  ፕሬዝዳንት ሳሀለወርቅ ዘውዴ በአፍሪካ እና በኢትዮጵያ ባለቸው ዲፕሎማሲያዊ ስኬት በአህጉሪቱ ስኬታማ ለውጥን እንደሚያመጡ እተማመናለሁ ብለዋል ኤፍቢሲ
https://waltainfo.com/am/30521/
80
23,742
ደም ልገሳ የአዲስ ዓመት ስጦታ እንዲሆን ተጠየቀ
ሀገር አቀፍ ዜና
27 August 2017
Unknown
አዲስ አመት ሲመጣ ዘመድ ከዘመዱ ወዳጅ ከወዳጁ እንደየአቅሙ ስጦታ የሚለዋወጥበት ልማድ በደም ልገሳ ላይ ያተኮረ እንዲሆንም ተጠየቀብሄራዊ ደም ባንክ አገልግሎት ለሪፖርተር በላከው መግለጫ ለ2010 አም 241 ሺህ ዩኒት ደም ከበጎ ፈቀደኞች ለመሰብሰብ ያቀደ ሲሆን ለዚህም ሀብረተሰቡ የበጎ ፈቃድ ደም ልገሳን እንደ አዲስ አመት ስጦታ በማሰብ በደም እጦት ለሚቸገሩ ወገኖች እንዲደርስ አሳስቧልየብሄራዊ ደም ባንክ አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ብርሀኑ ስዩም ዶር እንዳሉት በ2009 በጀት አመት በአገር አቀፍ ደረጃ 173923 ዩኒት ደም የተሰበሰበ ሲሆን የተሰበሰበውም በአገሪቱ በሚገኙ 24 የደም ባንኮች ነው ይህም አምና ከተሰበሰበው ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነፃፀር የ33862 ዩኒት ደም ብልጫ አለውበየጤና ተቋማት ለሚገኙ ህሙማን እንዲደርስ የሚሰበሰበውን ደም ሙሉ ለሙሉ ከበጎ ፈቃደኞች ለማድረግ በተሰራው ስራም 987 በመቶ ያህል ደም የተሰበሰበ ሲሆን 13 በመቶ ያህሉ ከቤተሰብ ምትክ የተለገሰ እንደሆነ ዶር ብርሀኑ ገልፀዋልየ2010 አም የአዲስ አመት ስጦታውንም የበጎ ፈቃድ ደም ልገሳ በየሶስት ወሩ በማድረግና አንድ ዩኒት ደም በመለገስ የሰው ህይወት እንዲያተርፍ ሀብረተሰቡን ጠይቀዋልከቤተሰብ ምትክ የደም ልገሳ ሙሉ ለሙሉ ባልተላቀቁት ጅግጅጋ ሀረርና ድሬዳዋ በስተቀር በአብዛኛው የአገሪቱ ክፍሎች ከበጎ ፈቃደኞች የተሰበሰበ ደም በነፃ እየተሰራጨ መሆኑ ይታወቃልአንድ ሰው የሄፓታይተስ ቢ እና ሲ ኤችአይቪና ሌሎች የአባለዘር በሽታዎች እንዲሁም በደም የሚተላለፉ ኢንፌክሽኖች ከሌሉበትና ደም ለመለገስ የተቀመጡ መስፈርቶችን ካሟላ በየሶስት ወሩ ወይም በ12 ሳምንታት አንድ ጊዜ አንድ የደም ከረጢት ማለትም 350 ሚሊ ወይም 450 ሚሊ ሊለግስ ይችላል
https://www.ethiopianreporter.com/content/%E1%8B%B0%E1%88%9D-%E1%88%8D%E1%8C%88%E1%88%B3-%E1%8B%A8%E1%8A%A0%E1%8B%B2%E1%88%B5-%E1%8B%93%E1%88%98%E1%89%B5-%E1%88%B5%E1%8C%A6%E1%89%B3-%E1%8A%A5%E1%8A%95%E1%8B%B2%E1%88%86%E1%8A%95-%E1%89%B0%E1%8C%A0%E1%8B%A8%E1%89%80
197
12,825
በአማራና በኦሮሚያ ክልል የ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና ውጤት ይፋ ሆነ
ሀገር አቀፍ ዜና
Jan 5, 2021
498
አዲስ አበባ ታህሳስ 27 2013 ኤፍ ቢ ሲ በአማራና በኦሮሚያ ክልል የ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና ውጤት ይፋ ሆነበኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ምክንያት ዘግይቶ በ2013 አም በክልሉ የተሰጠው የ2012 አም የ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና ውጤት ይፋ መደረጉን የየክልሎቹ ትምህርት ቢሮዎች አስታውቀዋልበአማራ ክልል ለፈተና ከተቀመጡ ተማሪዎች መካከል 96 ነጥብ 85 በመቶ ተማሪዎች ወደ ቀጣይ ክፍል መዘዋወራቸው ታውቋልይህን ተከትሎም ቢሮው በዚህ አመት የተሻለ ውጤት የተመዘገበበት በመሆኑ ለተማሪዎቹ ወላጆች እና ለትምህርት ባለድርሻ አካላት የእንኳን ደስ አላችሁ መልእክት አስተላልፏልተማሪዎችም በየትምህርት ቤታቸው ውጤታቸውን በማየት የ9ኛ ክፍል ምዝገባ ከታህሳስ 30 ቀን 2013 አም ጀምሮ እንዲያካሂዱ ቢሮው አሳስቧልበተያያዘ ዜና በኦሮሚያ ክልል የ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና ውጤት ይፋ የሆነ ሲሆን ለክልላዊ ፈተና ከተቀመጡ ተማሪዎች መካከልም 93 በመቶዎቹ ተማሪዎች ወደ ቀጣይ ክፍል ተዘዋውረዋልበክልሉ በአጠቃላይ 446 ሺህ 907 ተማሪዎች ፈተና የተቀመጡ ሲሆን ከእነዚህ ውስጥ 417 ሺህ 411 ወይም 93 ነጥብ 4 በመቶ ተማሪዎች ፈተናውን ማለፋቸውን የክልሉ ትምህርት ቢሮ ገልጿልቢሮው ከአንድ ሳምንት በኋላ የ9ኛ ክፍል ትምህርት በኦሮሚያ ክልል ይጀመራልም ብሏልከአጠቃላይ ተፈታኞች ውስጥ 29 ሺህ 96 ተማሪዎች ወይም 6 ነጥብ 6 በመቶ የሚሆኑት ወደ ቀጣይ ክፍል አለመዘዋወራቸው ተገልጿልመረጃው የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ እና የኦሮሚያ ክልል መንግስት ኮሙዩኒኬሽን ነውከፌስቡክ ገፃችን በተጨማሪ ወቅታዊ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘትየፋና ድረ ገፅ ይጎብኙተንቀሳቃሽ ምስሎችን ለማግኘት የፋና ቴሌቪዥን የዩቲዩብ ቻናል ሰብስክራይብ ያድርጉፈጣን መረጃዎችን ለማግኘት ትክክለኛውን የፋና ቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉከዚህ በተጨማሪም በትዊተር ገፃችን ይወዳጁንዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን
https://www.fanabc.com/%e1%89%a0%e1%8a%a0%e1%88%9b%e1%88%ab%e1%8a%93-%e1%89%a0%e1%8a%a6%e1%88%ae%e1%88%9a%e1%8b%ab-%e1%8a%ad%e1%88%8d%e1%88%8d-%e1%8b%a88%e1%8a%9b-%e1%8a%ad%e1%8d%8d%e1%88%8d-%e1%8a%ad%e1%88%8d%e1%88%8b/
208
45,212
የሶሪያው ፕሬዝደንት በሽር አላሳድ የሩሲያ ወታደራዊ ካምፕን ጎበኙ
ፖለቲካ
June 30, 2017
Unknown
የሶሪያው ፕሬዚዳንት በሽር አላሳድ የሩሲያ ወታደራዊ ካምፕን ጎበኙ   የፕሬዝደንቱ ጉብኝት ሩሲያ ለሶሪያ የጦር ድጋፍ ማድረግ ከጀመረችበት ከ2015 ጀምሮ የመጀመሪያው ነው ተብሏልጉብኝታቸውን ያካሄዱት የአሜሪካ መንግስት ለሶሪያ ማስጠንቀቂያ በሰጣት ማግስት መሆኑ ደግሞ ውዝግቡን አባብሶታልየሶሪያው 19ኛው ፕሬዝደንት ባሻር ሀፌዝ አል አሳድ በአገሪቱ ምእራባዊ አቅጣጫ ላታኪያ ግዛት የሚገኘውን ሜይም የሩሲያ ወታደራዊ ካምፕ ጎበኙሞስኮ ለደማስቆ ወታደራዊ ድጋፍ ማድረግ ከጀመረችበት እንደ አውሮፓውያኑ የጊዜ ቀመር ከ2015 ጀምሮ ይህ ወታደራዊ ስፍራ በፕሬዝደንቱ ሲጎበኝ ለመጀመሪያ ጊዜ ነውሶሪያ ለገጠማት ቀውስ እና የተደራጀ የሽብር ጥቃት ከጀርባዋ በመሆን ሲያግዟት እና ጠላቶቼ ያለቻቸውን ልክ ሲያስገቡ የነበሩ የጦር ጄቶች በፕሬዝደንቱ ጉብኝት ወቅት ምስጋና ተችሯቸዋልአልፎ ተርፎም የሩሲያ ምርት የሆኑት ኤስዩ 35  የጦር ጄቶች በፕሬዝደንቱ ተጋልበዋል ወታደራዊ ተልእኮ ለመቀበል የተዘጋጁ የሚመስሉ የታጠቁ ወታደሮችን የጫኑ ተሸከርካሪዎችም አሳድን ለማጀብ ተንቀሳቅሰዋልሩሲያ እንደ አይን ብሌኗ ከምትመለከታቸው እና ከምትመካባቸው የጦር ስፍራዎች መካከል ቀዳሚ ተጠቃሽ የሆነው ይህ የላታኪያ የጦር ካምፕ በመካከለኛው ምስራቅ ላለው ቀውስ በተለይ ደግሞ ለደማስቆ ባለ ውለታ ተደርጎ ይቆጠራልፕሬዝደንቱ አገራቸው መቋጫ ወዳልተገኘለት መናጥ ከገባች ወዲህ እንዲህ አይነት ጉብኝት ሲያካሂዱ የመጀመሪያቸው እንደሆነ ይነገራልከሰሞኑ በሰሜናዊው የደማስቆ ክፍል መታየታቸውም እየተነገረ ይገኛል ባሳለፍነው እሁድ በሀማ ተገኝተው ከዜጎቻው ጋር የኢድ በአልን አክብረዋልነገር ግን የአሁኑን ጉብኝታቸውን ለየት ያደረገው በሶሪያ ባለፈው ሚያዝያ ወር ላይ ለበርካቶች መቁሰል እና ከ80 በላይ ለሚሆኑት ሞት ምንያት የሆነውን የኬሚካል ጥቃት ተከትሎ ዋሽንግተን የአሳድን መንግስት መወንጀሏ ይታወሳልበዚህ ሁለት ቀን ውስጥ ደግሞ ፔንታጎን የአሳድ መንግስት የኬሚካል ጥቃቱን ለመድገም በዝግጅት ላይ መሆኑን ሰምቻለሁ ማለቱን ተከትሎ ፕሬዝደንት ትራምፕ ማስጠንቀቃቸውን እና ዋሽንግተን ሶሪያ ላይ የሚሳኤል ጥቃት እፈፅማለሁ ባሉበት ማግስት መሆኑ እየተነገረ ይገኛልአሜሪካ በሶሪያ ሰማይ ላይ በጥምር ጦሯ አማካኝነት በነፃነት መንቀሳቀሷ ለሩሲያ ሰላም አይሰጣትምሩሲያም አሳድን በጦር እና በቁሳቁስ መደገፏ ለነጩ ቤተ መንግስት ምቾት የሚነሳ መሆኑ አገራቱን በደማስቆ ጉዳይ ለአመታት የጎሪጥ እንዲተያዩ አስችሏቸዋልየአሁኑ የፕሬዝደንቱን ጉብኝት ሶሪያ የፔንታጎንን ጥርጣሬ እውን የምታደርግበት እና ለአሜሪካን ምላሽ የምትዘጋጅበት ለመሆኑ ማሳያ ነው ሲሉ የትራምፕን የልብ  ምት የሚጨምር ትንታኔ የሚሰጡ አሉሩሲያም ብትሆን የፕሬዝደንቱን ጉብኝት ምክንያት አድርጋ በሶሪያ ልሳነ ምድር ያሰፈረችውን ጦሯን ለመገናኛ ብዙሀኑ ያሳየችበት ነው የሚሉም አሉየፕሬዝደንቱ ጉብኝት እንደሚቀጥል የተነገረ ሲሆን ወደ የትኛው አቅጣጫ እንደሚያመሩ ግን የተገለፀ ነገር የለም  ነገር ግን ቀጣዩ እርምጃቸውም አሜሪካንን የሚያስቆጣ ሊሆን ይችላል ሲሉ አንዳንድ የፖለቲካ ተንታኞች ይናገራሉ ሲሉ የዘገቡት አህራም ኦን ላይን እና ዘ ቴሌግራፍ ናቸው 
https://waltainfo.com/am/33673/
326
166
ካፍ ለአፍሪካ እግር ኳስ አባል አገሮች የሰጠው ቀነ ገደብ ዛሬ ይጠናቀቃል
ስፖርት
May 5, 2020
23
አፍሪካ እግር ኳስ ኮንፌዴሬሽን ካፍ አባል ሀገራት የተቀመጠላቸው ቀነ ቀደብ ዛሬ ይጠናቀቃል የአፍሪካ እግር ኳስ ኮንፌዴሬሽን ካፍ በኮቪድ 19 ወረርሽኝ ምክንያት የተቋረጠው የየአገሮቹ የውስጥ ሊግ ለማስቀጠልም ሆነ ለማቋረጥ መደረግ ስለሚገባው የጋራ አቋም አገሮች ከየራሳቸው የሊግ አደረጃጀትና ሁኔታ በመነሳት የሚኖራቸውን ሀሳብ በሚያዝያ 19 ቀን 2012 አም መጠየቁ ይታወሳል ለአፍሪካ እግር ኳስ አባል አገሮች በፃፈው ደብዳቤ በኮቪድ 19 ወረርሽኝ ምክንያት ተቋርጦ የቆየው የየአገሮቹ የውስጥ ሊግ ካለው ነባራዊ ሁኔታ በመነሳት መቀጠልም ሆነ መቋረጥ ካለበት አገሮቹ የየራሳቸውን ሀሳብና እቅዳችሁን አሳውቁኝ ነበር ያለውበእቅዱ መካተት ይኖርባቸዋል ብሎ የጠቀሳቸው ነጥቦች ሊጉ የተጀመረበትና የሚጠናቀቅበት ጊዜ እንዲሁም ሊጉ የሚቀረው የጨዋታ መርሀ ግብርና የቡድኖች የደረጃ ሰንጠረዥ ሊጉ የተቋረጠበት ወር የሚቀረው የጨዋታ ብዛት ቀሪውን ውድድር እናጠናቅቃለን ለሚሉ ሊከተሉት ስላሰቡት የጨዋታ ስርአትና ሁኔታ ማስቀጠል አንችልም የሚሉ ካሉም እንዲሁ በዝርዝር ተብራርቶላቸዋል ጥቅሙን በሚመለከት ተቋሙ ወደፊት ውድድሮችን ከመምራት ጀምሮ የሚያከናውናቸው እቅዶች ከአባል አገሮች እቅዶች ጋር እንዳይጋጩ የመፍትሄ አቅጣጫ ማስቀመጥ ይችል ዘንድ መረጃ ለማሰባሰብ እንደሆነ አስገንዝቧል የአፍሪካ እግር ኳስ ኮንፌዴሬሽን ካፍ ደብዳቤውን ከመላክ ባሻገር አባል ሀገራቱ ውሳኔያቸውን እስከ ሚያዚያ 27 ቀን 2012 አም ድረስ እንዲያሳውቁት ነበር ያሳሰበው ካፍ ሀገራቱ በውስጥ ውድድራቸውን በተመለከተ ውሳኔ የሚያስተላልፍበት ቀን በዛሬው እለት የሚጠናቀቅ ይሆናል አዲስ ዘመን ሚያዝያ 272012
https://www.press.et/Ama/?p=31720
178
36,629
"የኢትዮጵያ የደኅንነት ሥጋት የብሄር ፖለቲካ ነው"የኢትዮጵያ መንግሥት
ሀገር አቀፍ ዜና
April 05, 2019
Unknown
የጠሚኒስትር አብይ አህመድ ብሄራዊ የደሀንነት አማካሪ ሚኒስትር ተመስገን ጡሩነህ እንዳሉት ሁኔታው ሰፊ ርብርብና ፖለቲካዊ መፍትሄ የሚጠይቅ ነውየብሄራዊ ደሀንነት አማካሪው ዛሬ በጠቅላይ ሚኒስትር ፅቤት የሰጡትን መግለጫ ተከታትለናል
https://amharic.voanews.com//a/ethiopia-government-says-ethnicity-is-the-main-national-security-threat-in-the-country-4-5-2019/4863669.html
26
5,457
የሀዋሳ የኤሌክትሮኒክስ ግብይት ማዕከል ተመረቀ
ሀገር አቀፍ ዜና
December 17, 2018
31
የኢትዮጵያ ምርት ገበያ በ12 ሚሊየን ብር ያስገናባውን የሀዋሳ የኤሌክትሮኒክስ ግብይት ማእከል አስመረቀ
https://www.press.et/Ama/?p=1689
12
5,374
የዳስ ትምህርት ቤቶቹ በታሪክ ብቻ ሊታወሱ ይሆን?
ሀገር አቀፍ ዜና
January 3, 2019
40
የመማሪያ ክፍሎቹ ጥሩ መቀመጫ የላቸውም መምህራንም ቋሚ ቢሮ የላቸውም ንብረቶቻቸውንም በእነዚህ ክፍሎች ነው የሚያስቀምጡት በክረምት ወቅት ትተውት የሄዱትን ንብረት መስከረም ሲጠባ ላያገኙት ይችላሉ በክፍሎች ውስጥ የሚማሩ ተማሪዎች በንፋስ ይታወካሉ ፀሀይ ላይ ነጭ ወረቀት ለማንበብ ይቸገራሉ እንዲሁም ዝናብ በሚመጣበት ጊዜ ስለማያስጠልል ትምህርታቸውን አቋርጠው ይሄዳሉ ይህ በአማራ ክልል ስለሚገኙ የዳስና የዛፍ ስር ትምህርት ቤቶች በክልሉ ትምህርት ቢሮ ሀላፊ በዶክተር ይልቃል ከፍያለው የተነገረ ታሪክ ነውበአማራ ክልል በአስቸጋሪ ሁኔታዎች ትምህርት ከሚሰጥባቸው ስፍራዎች መካከል በዋግህምራ ብሄረሰብ አስተዳደር ዞን ፃግብጂና አበርገሌ ወረዳዎች ውስጥ የሚገኙ  የዳስ ትምህርት ቤቶች በትምህርት ሚኒስትሩ ዶክተር ጥላዬ ጌቴ በሀዳር ወር አጋማሽ ተጎብኝተው ነበርሚኒስትሩ በጉብኝታቸው ወቅት ያነጋገሯቸው የአካባቢው ተማሪዎች መምህራንና ነዋሪዎች በዳሶችና በዛፍ ጥላ ስር የሚካሄደው መማር ማስተማር ለትራኮማ  እንዲሁም ለተለያዩ ማህበራዊና ስነልቦናዊ ችግሮች እንደዳረጋቸው ተናግረዋልዶክተር ጥላዬ  በወቅቱ በሰጡት ምላሽ በዞኑ ትምህርት እየተሰጠባቸው በሚገኙ የዳስ ትምህርት ክፍሎች የተመለከቷቸው የከፉ ችግሮች እንዲወገዱ ሚኒስቴር መስሪያ ቤታቸው የድርሻውን እንደሚወጣ አስታውቀው ነበር ተማሪዎች አካባቢያዊ ችግርን ተቋቁመው ከሚያስቡት ደረጃ ለመድረስ እንዲጥሩ በመምከር  በዳስ የሚካሄዱ የመማር ማስተማር ስራዎችን በማስቀረት በተማሪዎችና በመምህራን ላይ የሚደርሱ ችግሮችን ለመከላከል የሚደረገው ጥረት ውጤታማ የሚሆነው የሁሉም ባለድርሻዎች ተሳትፎ ሲታከልበት በመሆኑ ህብረተሰቡ የበኩሉን ሀላፊነት ሊወጣ እንደሚገባ ገልፀዋልየአማራ ክልል ትት ቢሮ የኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ጌታቸው ቢያዝን እንደሚሉት በዋግኽምራ ብሄረሰብ ዞን በስድስት ትምህርት ቤቶች 2 ሺ 547 ተማሪዎች በዛፍ እና በዳስ ስር ትምህርታቸውን በመከታተል ላይ ይገኛሉ በሰሜን ጎንደር አስተዳደር  ዞን ደግሞ በተለያዩ ትምህርት ቤቶች ውስጥ ሀምሳ አምስት የዛፍ እና  የዳስ ስር መማሪያ ክፍሎች አሉ የመማር ማስተማር ሂደቱ በዚህ መልክ እየተከናወነ በመሆኑም መምህራንና ተማሪዎች ፀሀይ ብርድና ዝናብ እየተፈራረቁባቸው ለጤና ችግሮችም እየተጋለጡ ናቸውአቶ ጌታቸው እንደሚሉት ችግሩን ለመፍታት ትምህርት ቤቶቻችንን ከዳስ ወደ ክላስ ከጭቃ ወደ ብሎኬት እንቀይራለን በሚል መሪ መልእክት ባለፈው የክረምት ወቅት ከትምህርት ባለድርሻ አካላት ጋር በየደረጃው ውይይት ተካሂዷል በውይይቱም ህብረተሰቡ  የመማሪያ ክፍሎችን ለመስራት በጉልበትም ይሁን በገንዘብ የሚችለውን ሁሉ ለማድረግ ቃል በገባው መሰረት  ከደረጃ በታች የሆኑ መማሪያ ክፍሎችን ለመለወጥ እየተንቀሳቀሰ ይገኛልበክልሉ የዛፍ ስር እና የዳስ ስር ትምህርት ቤቶችን ለማስቀረት የተለያዩ ተግባራት ተከናውነዋል ትምህርት ቢሮው ከህብረተሰቡ በሚደረግለት ድጋፍ በመታገዝ በዋግኽምራ ብሄረሰብ ዞን ሁለት ትምህርት ቤቶችን ለመገንባት ወደሙሉ ትግበራ ገብቷል በቀጣይም  የዛፍ  እና የዳስ ስር መማሪያ ክፍሎችን መሉ ለሙሉ አመችነት ባላቸው የመማሪያ ክፍሎች  ለመቀየር እንቅስቃሴዎች እየተደረጉ ነውየክልሉ ትምህርት ቢሮ ሀላፊ ዶክተር ይልቃል ከፍያለው በበኩላቸው እንዳስረዱት በአማራ ክልል ውስጥ ትምህርትን ለማስፋፋት የአቅም ውስንነት በመኖሩ ባለፉት አስራ አምስት አመታት በዛፍ ስርም  ይሁን በዳስ ስር ትምህርትን እናስፋፋ የሚል አቅጣጫ ተቀምጦ ሲሰራበት መቆየቱን ገልፀዋል በዚህ ምክንያት ቅድመ መደበኛን ጨምሮ በአሁኑ ሰአት ከአምስት ሚሊዮን በላይ ተማሪዎች  የትምህርት ተቋዳሽ መሆናቸውን በመግለፅ ይህን እድል ማግኘት ቀላል ነገር አይደለም ተማሪዎች በእንዲህ አይነት ሁኔታ ተምረውም  ውጤት ተገኝቷል ነገር ግን ዘመኑ ስለማይፈቅድ አሁን መቀየር አለበት ብለዋልእየተደረገ ያለው ጥረት እና የችግሩ ስፋት ባለመጣጣሙ የተጀመሩት የዳስ ስር እና የዛፍ ስር ትምህርት ቤቶች ባሉበት ሊቀጥሉ መቻላቸውን የገለፁት ዶክተሩ እነዚህ ትምህርት ቤቶች በዋናነት የሚገኙት በዋግኽምራ እና ሰሜን ጎንደር ዞን ይሁን እንጂ በሌሎች አካባቢዎችም አልፎ አልፎ ያገለግላሉ ብለዋል አሁን እየተጠናከረ በመጣው የህብረተሰቡ ተሳትፎም በቀጣይ ችግሮቹ ሊፈቱ እንደሚችሉ ተናግረዋልእንደ ዶክተር ይልቃል ማብራሪያ አብዘኞቹ በህብረተሰቡ ተሳትፎ የተሰሩ ትምህርት ቤቶች ደረጃቸውን የጠበቁ ባለመሆናቸው በየጊዜው ይፈርሳሉ ህብረተሰቡም  የፈረሱትን ትምህርት ቤቶች መልሶ መገንባት ባለመቻሉ በዳስ ይተካሉ በተጨማሪም ከ1ኛ እስከ 4ኛ ክፍል የሚያስተምሩ ትምህርት ቤቶች በአካባቢያቸው እስከ 8ኛ ክፍል የሚያስተምር ሌላ ትምህርት ቤት ባለመኖሩ  እስከ ስምንት ያሉትን ክፍሎች በዳስ  ይመሰርታሉ በእነዚህ ሁለት ምክንያቶች ሲመሰረቱ ጀምሮ የዳስ  ትምህርት ቤቶች ከሆኑት ውጪ ተጨማሪ የዳስ መማሪያ ክፍሎች በተለያዩ አካባቢዎች በስፋት ይገኛሉበክልሉ ትምህርት ቤቶች በህብረተሰብ ተሳትፎና በወረዳ በጀት በጋራ ትብብር ነው የሚሰሩት ያሉት የትምህርት ቢሮ ሀላፊው ችግሩ እስካሁን ድረስ ሊዘልቅ የቻለው በዋናነት የአቅም ውስንነት በመኖሩና  አመራሩ ትኩረት ባለመስጠቱ መሆኑን ገልፀዋልዶክተር ይልቃል ችግሩን ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ ለመቅረፍ እየተደረገ ያለውን ጥረት ሲገልፁ ከክልል ጀምሮ በዞንና ወረዳ ካሉ ከሚመለከታቸው አመራሮች ጋር በተቀናጀ መንገድ እክሉን ለመፍታት ተስማምተናል በዚህ አመት የተለየ በጀት መድበን  ከሰላሳ ሺ በላይ ቆርቆሮዎች ገዝተን ለተለያዩ ትምህርት ቤቶች ለማከፋፈል ጥረት እያደረግን ነው ትምህርት ሚኒስቴርም ለማገዝ  ቃል ገብቷል  ህብረተሰቡም በጉልበቱና በገንዘቡ ሊያግዝ ተዘጋጅቷል ለምሳሌ ዋግኽምራ አካባቢ ህብረተሰቡ ድንጋይና እንጨት የክልሉ መንግስት ደግሞ ቆርቆሮና ሚስማር ያቀርባል ብለዋል ህዝቡ ድጋፉን አጠናክሮ ከቀጠለና አመራሩ በቁርጠኝነት ከተንቀሳቀሰ የዳስ ትምህርት ቤቶችን በ2012 አም ከክልሉ ማጥፋት እንደሚቻል ገልፀዋልአዲስ ዘመን ታህሳስ 252011የትናየት ፈሩ 
https://www.press.et/Ama/?p=2420
619
39,890
የተ.መ.ድ. አመጽ ለመታደግ የሚያስችል መግለጫ አወጣ
ዓለም አቀፍ ዜና
November 25, 2015
Unknown
የተመድ የልማት ፕሮግራም UNDPየአፍሪቃ ክልላዊ ቢሮ ዛሬ ባወጣው መግለጫ የአፍሪቃን አገሮች እየተስፋፋ ከመጣው የሽብርተኛነት አመፅ ለመታደግ የሚያስችል መርሀግብር ይፋ አደረገየልማት ፕሮግራሙ UNDP የአፍሪቃ ፕርግራም ድሬክተር አብዱላየ ማር ድየ Abdoulaye Mar Dieye በዚህ ይፋ በተደረገው መርሀግብር የመክፈቻ ከፍተኛ ውይይት ላይ ሲናገሩ አያሌ የአፍሪቃ ወጣቶችን ከአምራችነት ህይወት ወደ ሽብርተኛነት እንዲገቡ የሚያደርገውን ሁኔታ ለመገደብ በብርቱ መጣር ይኖርብናል ብለዋልየዚህ ልማትተኮር የሆነው ከፍተኛ መርሀግብር ተባባሪ አስተናጋጅ በተመድ የስዊድን ቋሚ ሚሽን መሆኑም ታውቋልአመፅ የተቀላቀለበት አክራሪነት በመላ አህጉሪቱ ላይ ከፍተኛ ማሀበራዊና ኤክኖሚያዊ አንደምታ እንዳስከተለ ይታወቃል
https://amharic.voanews.com//a/undp-report-on-terrorism-in-africa/3072817.html
78
45,466
የዶክተር ቴድሮስ ኣድሓኖም  መመረጥ እያደገ የመጣው የኢትዮጵያ ዲፕሎማሲ ስኬት ማሳያ ነው -መንግስት
ፖለቲካ
May 24, 2017
Unknown
ዶክተር ቴድሮስ አድሀኖም የአለም ጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ሆነው መመረጣቸው ኢትዮጵያ በአለም አቀፉ ማህበረሰብ ዘንድ ያላት ተቀባይነት እየጨመረ መሄዱን የሚያሳይ መሆኑን የፌደራል መንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ፅህፈት ቤት ገለፀፅህፈትቤቱ ለዋልታ ኢንፎርሜሽን ማእከል በላከው መግለጫ  እንዳመለከተው ዶክተር ቴድሮስ አድሀኖም መመረጥ አገራችን ባለፉት 26 አመታት በጤናው ዘርፍ ያስመዘገበችው ድል ውጤትም ነውየዶክተር ቴድሮስ መመረጥ በአገራችን አስገራሚ ውጤት ያስመዘገብንባቸውን ፖሊሲዎቻችንን በመላው አለም እንዲታወቁና በተለይም በታዳጊ አገሮች ስራ ላይ እንዲውሉ እድል የሚሰጥ በመሆኑ ለአገራችን ድርብ ድል መሆኑን አስረድተዋል በመሆኑም የኢፌዴሪ መንግስት ለዶክተር ቴድሮስ አድሀኖምና ለመላው ኢትዮጵያውያን  እንኳን ደስ አለን ይላልዶክተር ቴድሮስን ለማስመረጥ የተለያዩ ጥረቶችን ሲያደርጉ ለነበሩ ልዩ ልዩ ተቋማት የአፍሪካ ህብረት ግለሰቦች እንዲሁም ለዶክተር ቴድሮስ ድምፃቸውን የሰጡ አገራት ከአገራችን ጎን ቆመው ላሳዩን አጋርነት በዚህ አጋጣሚ የኢፌዴሪ መንግስት ምስጋናውን ማቅረቡን ዋልታ ዘግቧል  
https://waltainfo.com/am/29136/
116
30,846
ቅድመ ጨዋታ ዳሰሳ | ደደቢት ከ ወላይታ ድቻ
ስፖርት
January 4, 2019
Unknown
በስምንተኛው ሳምንት ከፋሲል ከነማ ጋር የነበረውን ጨዋታ ሳያደርግ የቀረው ደደቢት ነገ ወላይታ ድቻን በትግራይ ስታድየም 0900 ላይ ያስተናግዳል እስካሁን የነጥብ እና የግብ መንገዱን ማግኘት የተሳናቸው ደደቢቶች በመጨረሻው ጨዋታቸው እዛው መቐለ ላይ በወልዋሎ አዩ 10 መረታታቸው የሚታወስ ነው ከሰባት ጨዋታዎች ዘጠኝ ነጥቦችን ይዘው በሊጉ አጋማሽ የተቀመጡት ወላይታ ድቻዎች ደግሞ ሳምንት ድሬዳዋን ሶዶ ላይ ገጥመው ነጥብ ተጋርተዋል ድቻዎች በሜዳቸው ካገኟቸው ጠባብ ድሎች ውጪ የእስካሁኑ ጉዟቸው ወጣ ገባ የሚል አይነት ሆኗል የነገው ጨዋታ ያለአቻ ውጤት ከተጠናቀቀ ለደደቢት የመጀመሪያ የሊጉ ለወላይታ ድቻ ደግሞ የመጀመሪያው የሜዳ ውጪ ድል ሆኖ የመመዝገብ እድል ይኖረዋልደደቢት ለነገው ጨዋታ በሙሉ ስብስቡ ከጉዳትም ሆነ ከቅጣት ነፃ ሆኖ የሚቀርብ ሲሆን በወላይታ ድቻ በኩልም እርቅይሁን ተስፋዬ እና ሀይማኖት ወርቁ ብቻ በጉዳት ጨዋታው እንደሚያልፋቸው ታውቋልበወልዋሎው ጨዋታ የአቀራረብ ለውጥ የታየበት ደደቢት የኳስ ቁጥጥር የበላይነትን ለማግኘት ከሚያደርገው ጥረት በመቆጠብ ጥንቃቄን ሲመርጥ ተስተውሏል ቡድኑ በነገውም ጨዋታ የማጥቃት ባህሪ ያላቸውን የግራ እና ቀኝ አማካዮቹን ወደ ኋላ በመሳብ መከላከሉን እንዲያግዙ በማድረግ የተጋጣሚያቸውን የመስመር ጥቃት ለመመከት እንደሚንቀሳቀሱ ይጠበቃል ወደ ብቸኛ አጥቂያቸው የሚያደርሷቸው ቀጥተኛ ኳሶችም የቡድኑ ዋነኛ የማጥቃት አማራጮች የሚሆኑ ይመስላል በመሆኑም በወጣቶቹ የመስመር አማካዮቻቸው ማጥቃትን ምርጫቸው የሚያደርጉት ድቻዎች ክፍተቶችን ለመፍጠር ብርቱ ፍልሚያ ይጠብቃቸዋል ድቻዎች በነአብዱልሰመድ አሊ ኳስ አቀጣጣይነት መሀል ለመሀል ጫና በመፍጠር ከፊት አጥቂያቸው ጋር የመገናኘት አካሄዳቸውም ቀላል ላይሆን ይችላል የሁለቱ ቡድኖች የእስካሀኑ ደካማ ግብ የማስቆጠር ሂደት ሲታይ ግን ጨዋታው በበርካታ ግቦች የታጀበ ላይሆን እንደሚችል ይገመታል ቡድኖቹ በብዛት በመሸናነፍ የጨረሷቸውን አስር የሊግ ግንኙነቶች አድርገዋል ከነዚህ ውስጥ አምና አዲስ አበባ ላይ ያደረጉት ጨዋታ ብቻ ያለግብ ሲጠናቀቅ ደደቢት አምስት ጊዜ ወላይታ ድቻ ደግሞ አራት ጊዜ ባለድል ሆነዋል በጨዋታዎቹ ደደቢት 17 ወላይታ ድቻ ደግሞ 12 ግቦችን ማስቆጠር ችለዋል ደደቢት እስካሁን ያደረጋቸውን ጨዋታዎች በሙሉ ሲሸነፍ ስምንት ግቦችን አስተናግዶ አንድም ግብ አላስቆጠረም ወላይታ ድቻ ከሜዳው ውጪ ካደረጋቸው አራት ጨዋታዎች በሁለቱ ሲሸነፍ በሁለቱ ደግሞ ነጥብ መጋራት ችሏል በሶስተኛው ሳምንት ሲዳማ ቡና ከባህር ዳር ከተማ በስድተኛው ሳምንት ደግሞ ፋሲል ከነማ ከመከላከያ ያደረጓቸው ጨዋታዎችን ዳኝቶ አስራ ሰባት የማስጠንቀቂያ ካርዶች የመዘዘው እና ሶስት የፍፁም ቅጣት ምቶች የሰጠው ፌደራል ዳኛ ተፈሪ አለባቸው ይህን ጨዋታ ይመራዋልረሺድ ማታውሲመድሀኔ ብርሀኔ ኤፍሬም ጌታቸው ክዌኪ አንዶህ ኄኖክ መርሿብርሀም ታምራት የአብስራ ተስፋዬእንዳለ ከበደ አለምአንተ ካሳ አቤል እንዳለአኩዌር ቻሞታሪክ ጌትነትእሸቱ መና አወል አብደላ ውብሸት አለማየሁ ያሬድ ዳዊትበረከት ወልዴቸርነት ጉግሳ አብዱልሰመድ አሊ ኄኖክ ኢሳያስ እዮብ አለማየሁባዬ ገዛኸኝ
https://soccerethiopia.net/football/43056
351
17,261
ኤጀንሲው ከቻይና መንግስት የተገኙ የኮሮናቫይረስ መከላከያ የህክምና ግብዓቶችን ማሰራጨት ጀመረ
ሀገር አቀፍ ዜና
Apr 2, 2020
1,359
አዲስ አበባ መጋቢት 24 2012 ኤፍቢሲ የኢትዮጵያ መድሀኒት አቅራቢ ኤጀንሲ በቻይና መንግስት በእርዳታ የተሰጠውን የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ መከላከያ የህክምና ግብአቶችን ማሰራጨት መጀመሩን ገለፀየህክምና ግብአቶቹን ከትናንት መጋቢት 23 ቀን 2012 አም ጀምሮ ለክልሎች እና ለከተማ አስተዳደሮች ማሰራጨት መጀመሩን በኤጀንሲው የህክምና መገልገያ መሳሪያዎች የክምችትና ስርጭት ዳይሬተር አቶ እንዳልካቸው መኮነን ገልፀዋልእየተሰራጩ ያሉ የህክምና ግብአቶች ቫይረሱን ለመለየት የሚረዱ የሙቀት መጠን መለኪያ የፊት መሸፈኛ ጭምብል የፊት መሸፈኛ ፕላስቲክ የህክምና ባለሙያዎች የሚለብሷቸው መከላከያ ልብሶች መሆናቸውን አቶ እንዳልካቸው አስታውቀዋልእነዚህ ለኮቪድ 19 ኮሮናቫይረስ ለመለየትና ለመከላከል የሚውሉ የህክምና ግብአቶችን ክልሎችና የከተማ አስተዳደሮች ላቋቋሟቸው የህክምና ለይቶ ማቆያ ተቋማት የሚሰራጭ መሆኑም ታውቋልየህክምና ግብአቶቹ በኢትዮጵያ የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት በሰጠው የስርጭት ክፍፍል መሰረት እየተሰራጨ መሆኑን ዳይሬክተሩ መግለጫቸውን ከኤጀንሲው የተገኘ መረጃ ያመለክታል
https://www.fanabc.com/%e1%8a%a4%e1%8c%80%e1%8a%95%e1%88%b2%e1%8b%8d-%e1%8a%a8%e1%89%bb%e1%8b%ad%e1%8a%93-%e1%88%98%e1%8a%95%e1%8c%8d%e1%88%b5%e1%89%b5-%e1%8b%a8%e1%89%b0%e1%8c%88%e1%8a%99-%e1%8b%a8%e1%8a%ae%e1%88%ae/
108
13,073
የጋምቤላ  ክልላዊ መንግሥት በመተከል ዞን በንጹኃን ላይ የተፈጸመውን ጭፍጨፋ አወገዘ
ሀገር አቀፍ ዜና
Dec 27, 2020
238
አዲስ አበባ ታህሳስ 18 2013 ኤፍቢሲ የጋምቤላ ክልላዊ መንግስት በቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል መተከል ዞን በንፁሀን ላይ የተፈፀመውን ጭፍጨፋ አወገዘየክልሉ ርእሰ መስተዳድር አቶ ኡሞድ ኡጁሉ በቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል መተከል ዞን በጥፋት ቡድኖች ማንነትን ባነጣጠረ መልኩ በንፁሀን ዜጎች ላይ የተፈፀመን ጥቃት በክልሉ መንግስትና ህዝብ ስም አውግዘዋልርእሰ መስተዳድሩ ዛሬ ባስተላፉት የሀዘን መግለጫ እንዳስታወቁት የሀገር ነቀርሳ ሆኖ የቆየው የህወሀት የጥፋት ቡድን ዳግም ላይመለስ የተወገደ ቢሆንም ባለፉት 27 አመት በጠነሰሰው ሴራ ተስፋ ባልቆረጡ ተለላኪዎች ዛሬም አሳዛኝ ድርጊት እየተፈፀመ ነውሰላማዊ ህዝብን በመጨፍጨፍና በማስጨፍጨፍ የፖለቲካ ትርፍ ለማግኘት ሲንቀሳቀስ የነበረው የህወሀት የሽብር ቡድን ላይ መንግስት ከወሰደው እርምጃ ጋር ተያይዞ ኢትዮጵያውያን ያሳዩትን አንድነት ለመሸርሸር የሚሰሩ ተላላኪዎች አሁንም አልጠፉም ብለዋልበመሆኑም አሁን ላይ የቡድኑ ቅጥረኞች በጉያችን መኖራቸውን በመገንዘብ የህወሀት ቡድንን ለማስወገድ የታየውን አንድነት በማስቀጠል ቅጥረኞችን ለህግ እንዲቀርቡ የማድረግ ስራ በቁርጠኝነት መስራት አለብን ሲሉም በመግለጫቸው አስታውቀዋልበመተከል ዞን ቡሌን ወረዳ የተፈፀመው አረመኔያዊ ድርጊት ሰው የመሆን ስብእና የጎደላቸው ቡድኖች የመፈሙት አፀያፊ ተግባር ለዘመናት የቆየውን የኢትዮጵያዊያን አንድነትና ወንድማማችነት ፈፅሞ ሊሸረሽረው  እንደማይችል አስገንዘበዋልበተለይም በብሄር ላይ ያነጣጠረውን የጥፋት ሀይሎች ጥቃት በጋራ በመመከት ኢትዮጵያ የዜጎች ደህንነት የተረጋገጠባት ሀገር እንድትሆን ሁላችንም በአንድነት ልንሰራ ይገባል ብለዋል ርእሰ  መስተዳድሩርእሰ መስተዳዳሩ በመግለጫቸው በጥቃቱ ህይወታቸውን ላጡ ወገኖች የክልሉ ህዝብና መንግስት ጥልቅ ሀዘን የተሰማው መሆኑን በመግለፅ ለሟቾች ቤተሰቦችና ወዳጅ ዘመዶቻቸው መፅናናትን መመኘታቸውን ኢዜአ ዘግቧልከፌስቡክ ገፃችን በተጨማሪ ወቅታዊ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘትየፋና ድረ ገፅ httpswwwfanabccom ይጎብኙተንቀሳቃሽ ምስሎችን ለማግኘት የፋና ቴሌቪዥን የዩቲዩብ ቻናል httpswwwyoutubecomcfanabroadcastingcorporate ሰብስክራይብ ያድርጉፈጣን መረጃዎችን ለማግኘት ትክክለኛውን የፋና ቴሌግራም ቻናል httpstmefanatelevision ይቀላቀሉከዚህ በተጨማሪም በትዊተር ገፃችን httpstwittercomfanatelevision ይወዳጁንዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን
https://www.fanabc.com/%e1%8b%a8%e1%8c%8b%e1%88%9d%e1%89%a4%e1%88%8b-%e1%8a%ad%e1%88%8d%e1%88%8b%e1%8b%8a-%e1%88%98%e1%8a%95%e1%8c%8d%e1%88%a5%e1%89%b5-%e1%89%a0%e1%88%98%e1%89%b0%e1%8a%a8%e1%88%8d-%e1%8b%9e%e1%8a%95/
228
1,618
ተጨማሪ 185 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ተገኘባቸው
ሀገር አቀፍ ዜና
June 24, 2020
13
በኢትዮጵያ ባለፉት 24 ሰአት ውስጥ በተደረገው 3775 የላቦራቶሪ ምርመራ 185 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ አስታወቁ በአገሪቱ ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 4ሺህ 848 መድረሱን የጠቆሙት ሚኒስትሯ ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው 184 ኢትዮጵያውያን አንድ የውጭ አገር ዜጋ ሲሆኑ ቫይረሱ ከተገኘባቸው 47ቱ ወንዶች 138ቱ ሴቶች ሲሆኑ የእድሜ ክልላቸውም ከ3 ወር ህፃን እስከ 80 አመት እንደሚገኙም ገልፀዋል ቫይረሱ የተገኘባቸው 160 ሰዎች ከአዲስ አበባ 2 ሰዎች ከሱማሌ ክልል 7 ሰዎች ከኦሮሚያ 1 ሰው ከሀረሪ ክልል 4 ሰዎች ከአፋር ክልል 2 ሰዎች ከአማራ ክልል 1 ሰው ከጋምቤላ ክልል 7 ሰዎች ከደብብህ ክልል እና 1 ሰው ከትግራይ ክልል መሆናቸውን ሚኒስትሯ ገልፀዋል ከትናንት በስቲያ 115 ሰዎች 81 ከአዲስ አበባ 23 ከአማራ 6 ከኦሮሚያ 2 ከሀረሪ 2 ከቤኒሻንጉል ጉሙዝና 1 ሰው ከትግራይ ያገገሙ ሲሆን በአጠቃላይ በሀገራችን ከበሽታው ያገገሙ ሰዎች ቁጥር 1412 መድረሱን ሚኒስትሯ ገልፀዋል በአጠቃላይ ቫይረሱ ተገኝቶባቸው በለይቶ ህክምና ውስጥ ያሉ 3 ሺህ 359 ሰዎች ሲሆኑ ከነዚህ መካከል 38 በፀና የታመሙ መሆናቸው ተገልጿል በኢትዮጵያ እስካሁን 223 ሺህ 341 የላቦራቶሪ ምርመራ ተደርጓል አዲስ ዘመን ሰኔ 162012
https://www.press.et/Ama/?p=34947
161
33,795
U-20 ፕሪምየር ሊግ | በዛሬ ጨዋታዎች ቅዱስ ጊዮርጊስ እና አካዳሚ አሸንፈዋል
ስፖርት
January 28, 2017
Unknown
ቀትር 600 ላይ በደደቢት እና ኢትዮጵያ ወጣቶች ስፖርት አካዳሚ መካከል የተደረገው ጨዋታ አካዳሚ በመጀመርያዎቹ ደቂቃዎች በተቆጠረች ብቸኛ ግብ 10 ማሸነፍ ችሏል የአካዳሚን የድል ግብ በ10ኘው ደቂቃ ያስቆጠረው ኤሌክሳደር አወት ነውበእለቱ ከኢትዮጵያ ወጣቶች ስፖርት አካዳሚ አምበል እና አጥቂ አሌክሳደር አወት ከደደቢት የግራ መስመር ተከላካዩ ማቲዎስ ሰፋ ያሳዩት ግሩም እንቅስቃሴ ተስፋ ሰጪ ነበር0900 ላይ በቅዱስ ጊዮርጊስና በመከላከያ መካከል የተካሄደው ጨዋታ ሳቢና ማራኪ እንዲሁም ድራማዊ የሆነ ክስተት አስተናግዶ በቅዱስ ጊዮርጊስ 32 አሸናፊነት ተጠናቋልበመጀመርያው አጋማሽ ብልጫ የነበራቸው ፈረሰኞቹ በ18ኛው ደቂቃ ተስፋዬ በቀለ እና በ32ኛው ደቂቃ እንደልቡ ደሴ ባስቆጠሩት ጎል 20 በመምራት እረፍት ሲወጡ ከእረፍት መልስ መከላከያዎች ተሻሽለው በመቅረብ ከመመራት ተነስተው አብነት ይግለጡ በ62ኛው ደቂቃ በጨዋታ 75ኛው ደቂቃ ላይ በፍቅም አብነት ባስቆጠራቸው ጎሎች አቻ መሆን ችለው ነበር በመጨረሻም የዳኛው የማጠናቀቂያ ፊሽካ ሲጠበቅ በእለቱ ጥሩ ሲንቀሳቀስ የዋለው እንደልቡ ደሴ ለራሱ ሁለተኛ ለቡድኑ አሸናፊ የምታደርገውን 3ኛ ጎል አስቆጥሮ ጨዋታው በቅዱስ ጊዮርጊስ 32 አሸናፊነት ተጠናቋልበሁለቱ በድኖች ጨዋታ ከመከላከያ አጥቂው በሀይሉ ሀማርያም በቅዱስ ጊዮርጊስ በኩል እንደልቡ ደሴ ያሳዩ የነበረው ጥሩ እንቅስቃሴ በእለቱ የነበረውን ተመልካች የሳበና ልብ ተስፋ ሰጪ ነበርየነገ ጨዋታዎች0500 ኢትዮ ኤሌትሪክ ከ አዳማ ከተማ ኤሌክትሪክ ሜዳ ጎፋ0500 ኢትዮጵያ ቡና ከ ድሬዳዋ ከተማ ባንክ ሜዳ ሲኤምሲ0500 ኢትዮጵያ መድን ከ ሀዋሳ ከተማ መድን ሜዳ ቃሊቲ0900 ወላይታ ድቻ ከ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሶዶየደረጃ ሰንጠረዥ
https://soccerethiopia.net/football/24135
198
38,855
የመጀመሪያዋ ሶማሊያዊት-አሜሪካዊት እንደራሴ
ዓለም አቀፍ ዜና
January 04, 2017
Unknown
የሰላሳ አራት አመትዋ ኢልሀን ኦማር የመጀመሪያ ሶማሊያዊት አሜሪካዊት የዩናይትድ ስቴትስ ምክር ቤት አባል ለመሆን በቅታ ታሪክ ሰርታለችየእርሷ የስኬት ታሪክ በአለም ዙሪያ ለሙስሊሞች በተለይም ለሙስሊም ሴቶች የተስፋ ቀንዲል ሆንዋልዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያድምጡ
https://amharic.voanews.com//a/illhan-omar-inauguration-1-4-2017/3663198.html
32
37,664
የኢትዮጵያዊያን “ኔትፍሊክስ ” ለመሆን ተስፋ የሰነቀው “ሀበሻ ቪው”
ሀገር አቀፍ ዜና
November 01, 2019
Unknown
ፊልሞችንየኢንተርኔት ላይ ቴሌቭዥኖችን እና የመሳሰሉትን በማሰራጨት ረገድ ኔትፍሊክስ እና አማዞን የተሰኙት የአሜሪካ ኩባንያዎች ግንባር ቀደም ናቸው የእነዚህን ተቋማት አበርክቶት በመከተል ለኢትዮጵያዊያን እና ትውልደ ኢትዮጵያዊያን የሚሆኑ መርሀ ግብሮችን ለማሰራጨት ያቀደ ድርጅቱ በቅርቡ ስራ ጀምሯል የድርጅቱ ስም ሀበሻ ቪው ሲሆንኑሯቸውን በውጭ ሀገራት ባደረጉ ሶስት ትውልደ ኢትዮጵያዊያን የተጀመረ አገልግሎት ነው ሀብታሙ ስዩም እንግሊዝ ሀገር ከምትገኘው ከድርጅቱ መስራቾች መካከል አንዷ ከሆነችውየድርጅቱ የስራ ክንውን ሀላፊም ናት ትእግስት ከበደ ጋር አጭር ቆይታ አድርጓል
https://amharic.voanews.com//a/%E1%8B%A8%E1%8A%A2%E1%89%B5%E1%8B%AE%E1%8C%B5%E1%8B%AB%E1%8B%8A%E1%8B%AB%E1%8A%95-%E1%8A%94%E1%89%B5%E1%8D%8D%E1%88%8A%E1%8A%AD%E1%88%B5-%E1%88%88%E1%88%98%E1%88%86%E1%8A%95-%E1%89%B0%E1%88%B5%E1%8D%8B-%E1%8B%A8%E1%88%B0%E1%8A%90%E1%89%80%E1%8B%8D-%E1%88%80%E1%89%A0%E1%88%BB-%E1%89%AA%E1%8B%8D-/5149219.html
68
22,247
ምክትል ከንቲባው የራይድ ትራንስፖርት አገልግሎት እንዲቀጥል የመፍትሔ አማራጭ አስቀመጡ
ቢዝነስ
14 November 2018
Unknown
ራይድ ታክሲ የከተማውን የትራንስፖርት አገልግሎት በማዘመን ሊመሰገን ይገባል ብለዋልየአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ታከለ ኡማ ኢንጂነር ከራይድ ትራንስፖርት አገልግሎት መስራችና ዋና ስራ አስኪያጅ ከወሪት ሳምራዊት ፍቅሩ ጋር በመወያየት ራይድ የጀመረው ዘመናዊ የትራንስፖርት አገልግሎት ተጠናክሮ መቀጠል በሚችልበት አማራጭ መፍትሄ ዙሪያ መከሩ ምክትል ከንቲባው ቅዳሜ ጥቅምት 30 ቀን 2011 አም የራይድ ትራንስፖርት አገልግሎት የስራ ሀላፊን በፅህፈት ቤታቸው በመጥራት አነጋግረዋቸዋል በራይድ ትራንስፖርትና በከተማው ትራንስፖርት ቢሮ መካከል የተፈጠረው አለመግባባት በቀላሉ ተፈቶ በከተማው የትራንስፖርት አገልግሎት ፈር ቀዳጅ የሆነውና በቀላሉ ተደራሽ የሆነ ዘመናዊ አሰራር አጠናክሮ መቀጠል እንደሚቻል መምከራቸውን ምክትል ከንቲባው ለሪፖርተር በሰጡት አስተያየት ገልፀዋል ራይድ የትራንስፖርት አገልግሎትና የከተማው ትራንስፖርት ቢሮ አለመግባባት ደረጃ ሳይደርሱ ተነጋግረው በቀላሉ መፍታት የሚችሉት ችግር እንደነበር ያስረዱት ምክትል ከንቲባ ታከለ ዘመናዊ የሆነውን የትራንስፖርት አገልግሎት የጀመሩትን ወሪት ሳምራዊት አድንቀዋል የራይድ ትራንስፖርት አገልግሎት መጥሪያ አፕሊኬሽንን በማበልፀግ ተግባራዊ ለማድረግ ብቻ ፈቃድ ያለው ሆኖ ሌላ ህጋዊ ፈቃድ በሚጠይቅ የትራንስፖርት ኦፕሬሽን ስራ ላይ በመሰማራቱ የተፈጠረ ውዝግብ መሆኑን ጠቁመዋልየከተማው ትራንስፖርት ቢሮ የራይድ ትራንስፖርት አገልግሎት ህገወጥ መሆኑን ጠቅሶ የወሰደው እርምጃ የህግ ስህተት የሌለበትና ሀላፊነትን መወጣት ተግባር ቢሆን አገልግሎቱ ሙሉ ለሙሉ እንዳይቆምና ማሀበረሰቡ ጠቀሜታ አግቼበታለሁ የሚለው አገልግሎት እንዳይስተጓጎል ቀላል የነበረውን መፍትሄ መጠቆም እንደነበረበት ለሪፖርተር ገልፀዋልራይድ የትራንስፖርት አገልግሎት የከተማ ትራንስፖርት ስምሪት ፈቃድ በማውጣት የሚሰጠውን አገልግሎት መቀጠል እንደሚችል ትራንስፖርት ቢሮው መፍትሄ መጠቆም እንደነበረበት የገለፁት ምክትል ከንቲባው ከወሪት ሳምራዊት ጋር በነበራቸው ውይይት ወቅትም ይህንን እንደገለፁላቸው አስረድተዋል እንደ ከተማው አስተዳደር የትራንስፖርት ቢሮው ህግ እንዲጥስ መፍቀድ አልችልም ያሉት ምክትል ከንቲባው ራይድ ትራንስፖርት አሁን የሚጠቀምበትን ፈቃድ ወደ ስምሪት ፈቃድ በቀላሉ በመቀየር አገልግሎቱን አጠናክሮ መቀጠል ይችላል ብለዋል ራይድ እንደጀመረው አይነት ሌሎችም ተደራሽና ዘመናዊ የአገልግሎት ድጋፍ እያገኙ የከተማውን ትራንስፖርት አገልግሎት ቢያግዙ የከተማ አስተዳደሩን ጫና የመቀነስ ጠቀሜታንም እንደሚያበረክቱ ይህም የከተማ አስተዳደሩ ትራንስፖርት ቢሮ የቁጥጥር ተግባር ላይ አተኩሮ እንዲሰራ እድል እንደሚሰጠው ጠቁመዋል በውይይታቸውም ከሀላፊዋ ጋር መግባባታቸውን ገልፀዋል የራይድ ትራንስፖርት አገልግሎት ዋና ስራ አስኪያጅ ወሪት ሳምራዊት ከምክትል ከንቲባ ታከለ ኡማ ጋር መምከራቸውን ለሪፖርተር አረጋግጠዋልምክትል ከንቲባው የመሩትና የአዲስ ከበባ ትራንስፖርት ቢሮ ሀላፊዎች የተገኙበት ረጅም ሰአታት የፈጀ ውይይት ማድረጋቸውን የትራንስፖርት ስምሪት ፈቃድ በማውጣት አገልግሎቱን መቀጠል እንደሚቻል መግባባት ላይ መደረሱን ወሪት ሳምራዊት አስታውቀዋልይሁን እንጂ የስምሪት ፈቃድ ለማውጣት የተቀመጡት መስፈርቶች በአክሲዮን ማሀበር በተደራጀ ድርጅት የሚጠየቅ ከሆነ በትንሹ 50 እና ከ50 በላይ የታክሲ ባለቤቶች የሚጠይቅ ታክሲዎቹም የትራንስፖርት ቢሮው የሚያወጣቸውን መስፈርቶች ስፔሲፊኬሽን ማሟላት ስለሚኖርባቸው ራይድ ትራንስፖርት ከተደራጀበት ቴክኖሎጂን የሚጠቀም ቅርፅ ጋር የማይስማማ መሆኑን በመጥቀስ ማስረዳታቸውን ገልፀዋል ምክትል ከንቲባው የራይድ ትራንስፖርት አገልግሎት በነበረበትና በስሩ ባሉት ተሽከርካሪዎች መቀጠል እንዳለበት አቅጣጫ ማስቀመጣቸውን ሌሎች ስራውን ለማስቀጠል እንቅፋት የሚሆኑ ጉዳዮችን ከትራንስፖርት ቢሮ ጋር በመመካከር እንዲፈታ መመካከራቸውን ተናግረዋልራይድ የትራንስፖርት አገልግሎት ከታክሲ ባለንብረቶች ጋር በቅርቡ በመምከር የስምሪት ፈቃድ ለማውጣት እንደሚወስን ነገር ግን ዋናው መፍትሄ የትራንስፖርት ቢሮ በቴክኖሎጂ የታገዘ የስምሪት አገልግሎት መስጠት የሚያስችል የህግ ማሻሻያ ማድረግ እንደሚኖርበት ወሪት ሳምራዊት አስተያየታቸውን ለሪፖርተር ገልፀዋል
https://www.ethiopianreporter.com/article/13863
407
16,566
ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ 142 ሰዎች የኮሮናቫይረስ ሲገኝባቸው የ3 ሰዎች ህይወት አልፏል
ሀገር አቀፍ ዜና
Jun 3, 2020
5,283
አዲስ አበባ ግንቦት 26 2012 ኤፍ ቢ ሲ ባለፉት 24 ሰአት ውስጥ በተደረገው 4 ሺህ 120 የላቦራቶሪ ምርመራ 142 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የኢፌዴሪ የጤና ሚኒስቴር አስታወቀበአጠቃላይ በሀገሪቱ ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 1 ሺህ 486 መድረሱን ነው ሚኒስቴሩ በእለታዊ የኮቪድ19 ሪፖርቱ ይፋ ያደረገውበ24 ሰአታት ውስጥ ቫይረሱ ከተገኘባቸው ሰዎች መካከል 84 ወንዶች እና 57 ሴቶች መሆናቸው ነው ያስታወቀውየእድሜ ክልላቸውም ከ7 እስከ 78 አመት ውስጥ የሚያርፍ ሲሆን ከዜግነት አንፃር 140 ኢትዮጵያውያን እና ሁለት የፖርቹጋልና ጅቡቲ ዜግነት ያላቸው መሆናቸው በሪፖርቱ ተመልክቷል126 ሰዎች ከአዲስ አበባ ሁለት ሰዎች ከአፋር ሰባት ሰዎች ከኦሮሚያ ስድስት ሰዎች ከአማራ እና አንድ ሰው ከሶማሌ ክልሎች ናቸውሚኒስቴሩ በመግለጫው የላቦራቶሪ ውጤቶቹ ቫይረሱ በህብረተሰቡ ውስጥ ባለው ስርጭት ምክንያት ቫይረሱ የሚገኝባቸው ሰዎች ቁጥር ከእለት ወደ እለት እየጨመረ መምጣቱን የሚያሳዩ መሆኑን አስታውቋልለዚህም ማሳያ በማለት ባለፉት ሁለት ሳምንታት ውስጥ ቫይረሱ የሚገኝባቸው ሰዎች ቁጥር በ300 በመቶ መጨመሩን ጠቅሷልከኮሮና ቫይረስ ጋር በተገናኘም የሶስት ኢትዮጵያውያን ህይወት አልፏልየመጀመሪያዋ የ71 አመት ሴት የአዲስ አበባ ነዋሪ ሁለተኛ የ46 አመት ወንድ የኦሮሚያ ክልል ነዋሪ እና ሶስተኛ የ40 አመት ወንድ የደቡብ ክልል ነዋሪ ሲሆኑ የመጀመሪያዋ ግለሰብ በሆስፒታል ውስጥ ህክምና ሲከታተሉ የቆዩ ሲሆን ሁለቱ ህይወታቸው አልፎ ለአስክሬን ምርመራ በሆስፒታል በተደረገ ምርምራ የኮሮና ቫይረስ ተገኝቶባቸዋልበአጠቃላይ በሀገራችን ቫይረሱ የተገኘባቸው እና ህይወታቸው ያለፈ ሰዎች ቁጥር 17 ደርሷልበሌላ መልኩ በትናንትናው እለት አስራ አምስት ሰዎች ዘጠኝ ከሶማሊ ክልል እና ስድስት አዲስ አበባ ያገገሙ ሲሆን በአጠቃላይ በሀገራችን ከበሽታው ያገገሙ ሰዎች ቁጥር 246 ነው  
https://www.fanabc.com/%e1%89%a3%e1%88%88%e1%8d%89%e1%89%b5-24-%e1%88%b0%e1%8b%93%e1%89%b5-%e1%8b%8d%e1%88%b5%e1%8c%a5-142-%e1%88%b0%e1%8b%8e%e1%89%bd-%e1%8b%a8%e1%8a%ae%e1%88%ae%e1%8a%93%e1%89%ab%e1%8b%ad%e1%88%a8%e1%88%b5/
214
50,137
ፕሬዝዳንት ኦማር ጊሌ ጠ/ሚ ዶ/ር አብይ አህመድ በቀጠናው ሰላም፣ ልማትና ብልጽግና እንዲረጋገጥ ያላቸውን ቁርጠኛ አቋም አደነቁ
ፖለቲካ
December 21, 2018
Unknown
የጅቡቲ ፕሬዝዳንት ኢስማኤል ኦማር ጊሌ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ በቀጠናው ሰላም ልማትና ብልፅግና እንዲረጋገጥ ያላቸውን ቁርጠኛ አቋም እንዲሁም የሚያደርጉትን የተሳካ የዲፕሎማሲ ስራ ያላቸውን አድናቆት ገልፀዋልፕሬዝዳንቱ በጅቡቲ ለሶስት ቀናት ሲሰጥ በቆየው የአምባሳደሮች እና የከፍተኛ ባለስልጣናት ስልጠና ላይ በመገኘት ባደረጉት የመዝጊያ ንግግር ዶክተር አብይ አህመድ በክልሉ ሰላም እና መረጋጋት እንዲሰፍን ቁርጠኛ አቋም ያላቸው በእስካሁኑ ሂደትም አመርቂ ውጤት ያስመዘገቡ መሪ ናቸው ብለዋልጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ በኢትዮጵያ እና በኤርትራ መካከል እርቀ ሰላም እንዲወርድ የተጫወቱት ሚና ከፍተኛ መሆኑንም ተናግረው በጅቡቲና በኤርትራ መካከል ሰላም እንዲፈጠር ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ ላደረጉት ከፍተኛ ስራም ፕሬዝዳንቱ ምስጋናቸውን ገልፀዋልበተጨማሪም ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ቀጠናውን በመወከል በአለም አቀፍ ደረጃ እያደረጉት ያለውን የተሳካ የዲፕሎማሲ ስራ ፕሬዝዳንቱ አድንቀዋልፕሬዝዳንቱ የአፍሪካ ቀንድ የጎሳ እና የእርስ በርስ ግጭት የማይታጣበት ቀጠና መሆኑን ገልፀው ይህንኑ ወደ ሰላም ለመለወጥ መስራት እንደሚገባም ተናግረዋል ምንጭየውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃልአቀባይ ፅህፈት ቤት
https://waltainfo.com/am/30721/
131
40,912
የሩስያው ተቃዋሚ መሪ በቀጣዩ ዓመት ስለሚካሄደው ፕሬዚደንታዊ ምርጫ
ዓለም አቀፍ ዜና
December 26, 2017
Unknown
የሩስያው ተቃዋሚ መሪ አሌክስ ናቫኢኒ በቀጣዩ አመት በሚካሄደው ፕሬዚደንታዊ ምርጫ ህዝቡ እንዳይሳተፍ ጥሪ ማድረጋቸው ህገ ወጥ ሊሆን ይችላል ሲሉ አንድ የክሬምሊን ቤቴ መንግስት ቃል አቀባይ ተናገሩ ናቫልኒ እአኤ በመጪው መጋቢት 18 ቀን በሚካሄደው ምርጫ ህዝቡ ድምፅ እንዳይሰጥ ጥሪ ያስተላለፉት የምርጫ ኮሚሽን ባለስልጣናት በትናንቱ እለት ከውድድሩ ስላገዷቸው መሆኑም ታውቋልየሩስያው ማእከላዊ የምርጫ ኮሚሽን ፀረ ሙስና የድረ ገፅ ዘመቻ የሚያካሂዱት ናቫልኒ በወንጀል የተከሰሱ ናቸው በሚል ከውድድሩ እንዲታገዱ በሙሉ ድምፅ ውሳኔ አሳልፏል ናቫልኒ እና ደጋፊዎቻቸው ግን ውሳኔው በፖለቲካ አቋማቸው ምክንያት የተላለፈ ነው ይላሏሁን ናቫልኒ መራጩ ህዝብ እንዳይሳተፍና ድምፁም እንዳይሰጥ በማለት ዘመቻ ይጀምራሉየክሬምሊኑ ቤተ መንግስት አፈ ቀላጤ ዴሚትርይ ፖስኮቭ ደግሞይህ የናቫልኒ አካሄድ ህገ መንግስታዊ መሆኑ አጠያያቂ ነውና በወጉ ይመርመር በማለት በዛሬው እለት መግለጫ ያወጡት
https://amharic.voanews.com//a/navalny-calls-for-presidential-election-boycott-after-being-barred-as-candidate-12-26-2017/4179741.html
109
28,711
ሪፖርት | ሀዲያ ሆሳዕና ሁለት ጊዜ ከመመራት ተነስቶ ከባህር ዳር ከተማ ጋር አቻ ተለያይቷል
ስፖርት
December 28, 2019
Unknown
በአምሰተኛው ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ሀዲያ ሆሳእና ባህር ዳር ከተማን አስተናግዶ 22 በሆነ አቻ ውጤት ጨዋታው ተጠናቋልሀዲያ ሆሳእናዎች በፋሲል ከነማ ከተሸነፉበት ስብስብ በቅጣት ሱራፌል ዳንኤልን እንዲሁም በጉዳት አብዱሰመድ አሊን በማስወጣት በምትኩ በረከት ወልደ ዮሀንስ እና ዮሴፍ ደንገቱን ወደ መጀመርያ አሰላለፍ አካተዋል በአንፃሩ ባህር ዳር ከተማዎች በሜዳቸው ድሬዳዋ ከተማን ከረቱበት ስብስስ ውስጥ ሳሙኤል ተስፋዬ አቤል ውዱ እና ሳምሶን ጥላሁንን አስወጥተው በምትካቸው ሰለሞን ወዴሳ ዳንኤል ሀይሉ እና ሳለአምላክ ተገኝን አሰልፈዋልላለፉት አምስት ሳምንታት እረፍት ባላገኘው አቢዮ ኤርሳሞ መታሰቢያ ስታዲየም የተካሄደው የነብሮቹ እና የጣና ሞገዱቹ ጨዋታ ከመጀመሩ አስቀድሞ የሆሳእና ደጋፊዎች ማሀበር ለባህዳር ተጫዋቾች እና አሰልጣኞች የሆሳእናን ባህላዊ የአንገት ልብስ በስጦታ አበርክተዋልበመጀመሪያዎቹ ደቂቃዎች ጀምሮ ወደ ተጋጣሚያቸው የግብ ክልል ቶሎ ቶሎ መድረስ የጀመሩት ባለሜዳዎቹ በ1ኛው ደቂቃ ቢስማርክ አፒያ ባደረገው ሙከራ የባህር ዳር ከተማዎችን ግብ ፈትሸዋል ነብሮቹ በ2ኛው ደቂቃ እዮብ በቀታ ከመስመር የተሻማውን ኳስ ወደግብ አክሮሮ መትቶ በግቡ አናት በወጣችበት እንዲሁም በ14ኛው ደቂቃ ከበረከት ወልደዮሀንስ የተሻማውን ቢስማርክ አፒያ አምስት ከሀምሳ ውስጥ ከሁለት ተከላካዮች መሀል ውስጥ ሆኖ በመምታት ወደላይ በሰደደው ሙከራዎች ቀዳሚ ለመሆን የቀረቡ እድሎችን ፈጥረዋልረጃጅም ኳሶችን ወደፊት በመጣል ወደ ሆሳእና ግብ ክልል ቶሎ ቶሎ ለመድረስ ጥረት ያደረጉት ባህር ዳሮች በሰባተኛው ደቂቃ ግርማ ዲሳሳ ያሻማውን ኳስ ሲዲቤ በመግጨት የመጀመሪያውን ሙከራ ሲያደርጉ ከተደጋጋሚ ያልተሳኩ ረጃጅም ኳሶች በኋላ በ30ኛው ደቂቃ ከመሀል ሜዳ የተሻገረውን ማማዱ ሲዲቢ ወደ ግብነት በመለወጥ እንግዶቹን በግብ ቀዳሚ ማድረግ ችሏልከግቡ መቆጠር በኋላ እጅግ ጥንቃቄ የተሞላበት የነበረው የጣናዎቹ ሞገዶች እንቅስቃሴ ሌላ የግብ እድሎችን ሳያስመለክተን የመጀመሪያው አጋማሽ ሲገባደድ በአንፃራዊነት ሆሳእናዎች የተሻሉ የግብ እድል ለመፍጠር ጥረት ቢያደርጉም ሳይሳካላቸው ቀርቷል በመጀመሪያው አጋማሽ የመጨረሻ ደቂቃ ላይ የተገኘውን ቅጣት ምት አዩብ በቀታ ከርቀት የመታው እና የግቡን አግዳሚ ለትሞ የተመለሰው ኳስም እጅጉን ለግብ የቀረበ ሙከራ ነበርበሁለተኛው አጋማሽ በሁለቱም ቡድኖች በኩል ረዣዥም ኳሶች በዝተውበት እና ማራኪ እንቅስቃሴ ሳይታይበት የዘለቀ ቢሆንም ሶስት ጎሎች የተቆጠሩበት አጋማሽ ነበርባለሜዳዎቹ ገና ከጅምሩ የአቻነት ግብ ፍለጋ ከፍተኛ ጥረት ያደረጉ ሲሆን በቶሎ ጎል ማግኘትም ችለዋል 49ኛው ደቂቃ ላይ ከግራ መስመር የተሻማውን ኳስ በነፃ አቋቋም ላይ የነበረው ቢስማርክ ኦፖንግ በግንባሩ በመግጨት ባለሜዳዎቹን አቻ ማድረግ ችሏል ሆኖም አቻነቱ የዘለቀው ለ3 ደቂቃዎች ብቻ ነበር 52ኛው ደቂቃ ላይ የማእዘን ምት ለመሻማት ነቅለው የወጡትን የሆሳእና ተጫዋቾች ክፍተት በመጠቀም በረጅሙ የተሻገረውን ኳስ ማማዱ ሲዲቢ በአግባቡ በመግፋት ከግብ ጠባቂው ጋር ተገናኝቶ ሲመታው ኦቮኖ ቢመልሰውም ፍፁም አለሙ በመምታት ሁለተኛውን ጎል አስቆጥሯልከግቡ መቆጠር በኋላ የስታዲየሙ ድባብ ወደ ፀጥታ የተለወጠ ሲሆን የጨዋታውም እንቅስቃሴ እጅጉን ተቀዛቅዟል ባህር ዳሮች ሙሉ ለሙሉ በሚያስብል መልኩ ትኩረታቸውን በራሳቸው ሜዳ ብቻ በማድረግ ሲንቀሳቀሱ በተቃራኒው ሆሳእናዎች ከመስመር በሚሻገሩ ኳሶች በድጋሚ የአቻነት ግብ ፍለጋቸውን ቀጥለዋል በዚህም በ70ኛው ደቂቃ ከመሀል ሜዳ የተሻማውን ቅጣት ምት ደስታ ጊቻሞ በግንባሩ በመግጨት የአቻነቱን ግብ አስቆጥሯልበአቻነት ጎሉ ይበልጥ የተነቃቁት ሆሳእናዎች ተቀይሮ በገባው ፍራኦል ተሻጋሪ ኳሶች እና ከርቀት በሚሞከሩ ሙከራዎች ተጨማሪ ጎል ለማስቆጠር ጥረት አድርገዋል አፈወርቅ ሀይሉ እና ይሁን እንደሻው ከርቀት መትተው ግብጠባቂው ሀሪስን ያወጣባቸው ኳሶችም የሚጠቀሱ ነበሩ ጨዋታውም ተጨማሪ ጎሎች ሳይቆጠሩ 22 በሆነ አቻ ውጤት ተጠናቋልበጨዋታው የሆሳእናው ግብ ጠባቂ አሰልጣኝ እና የባህር ዳር አሰልጣኝ ፋሲል ተካልኝ የቃላት ልውውጥ ሲያደርጉ የታየ ሲሆን ከጨዋታው መጠናቀቅ በኋላ ደግሞ ጥቂት ደጋፊዎች ሜዳ ውስጥ በመግባት ዳኛው ላይ ተቃውሞ ቢያሰሙም የሆሳእና ደጋፊ ማሀበር አባላት በቶሎ መቆጣጠር ችለዋል
https://soccerethiopia.net/football/53438
465
49,438
የአሜሪካ የሀገር ውስጥ ደህንነት ሀላፊ ስልጣን ለቀቁ
ፖለቲካ
April 8, 2019
Unknown
የአሜሪካ የሀገር ውስጥ ደህንነት ሀላፊ ኪርስጀን ኔልሰን በራሳቸው ፍቃድ ስልጣን ለቀቁየ 46 አመቷ እንስት ኪርስጀን ኔልሰን እአአ በ2017 ህዳር ወር አካባቢ በፕሬዚደንት ትራምፕ ታጭተው የአሜሪካ የሀገር ውስጥ ደህንነት ሀላፊ ሆነው ተሸሙወደ ዚህ ስልጣን እንዲመጡ የተደረጉት የቀድሞ አለቃቸውን በመተካት ሲሆን በረዳትነት ለአመታት በማገልገላቸው የሚሰጣቸውን ሀላፊነት በሚገባ ያውቁታል በሚል ታምኖባቸው እንደሆነ ይነገራልበዚህም ትራምፕ ከአለም ህዝብ ጋር ብሎም ከተቃዋሚዎቻው ጋር ልዩነት ውስጥ የገቡበትን አወዛጋቢውን የድንበር እና የስደተኞች ጉዳይን እንዲያስተዳድሩ አድርገዋቸዋልየሀገር ውስጥ ደህንነት ሀላፊ ኪርስትጀን ኔይሰን አወዛጋቢ የሆነውና በአሜሪካና ሜክሲኮ ወሰን መካከል በፕሬዚዳንት ትራምፕ ለመገንባት የታሰበውን የግንብ አጥር እቅድ ለማሳካት ሲሰሩ መቆየታቸው ይታወሳልሆኖም ሴትዮዋ በሜክሲኮ ድንበር በኩል ወደ አሜሪካ የሚደረገውን የእፅ ዝውውር በሚገባ የገቱ ሲሆን ወደ አሜሪካን ለመግባት የሚጥሩ ህፃናትና እናቶቻቸው ላይ የሚወሰደው ርምጃ ስራቸው ስለሆነ እንጂ አምነውበት እንዳልሆነ በአንዳንድ አጋጣሚዎች መናገራቸው ከፕሬዚደንቱ ዘንድ ቅሬታን አሳድሮባቸዋልበዚህም ትራምፕ ደስተኛ እንዳልሆኑ በይፋ መናገራቸው ለዛሬው የስልጣን መልቀቅ ውሳኔያቸው መነሻ እንደሆነ ቢቢሲ ተንታኞችን ጠቅሶ ፅፏልእንደ አልጀዚራ ዘገባ በስራ ክፍሉ በነበራቸው ቆይታ የህይወት ዘመን ክብር እንደሚሰማቸው የገለፁት ሚኒስትሯ ስልጣን ለመልቀቅ የወሰኑበትን ምክንያት ግን ከመናገር ተቆጥበዋል ነው የተባለውፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ የሀገር ውስጥ ደህንነት ሀላፊዋ መልቀቂያ ማስገባታቸውን ተከትሎ በትዊተር ገፃቸው ላይ ባሰፈሩት ፅሁፍ የአሜሪካ ገቢዎችና የወሰን ጥበቃ ኮሚሽነር ኬቪን ማክአሌናን በጊዜያዊነት የኪርስትጀን ኔይሰን ቦታ እንደሚተኩ ገልፀዋል
https://waltainfo.com/am/33917/
185
7,868
በምስራቅ አፍሪካ እና በየመን የሚገኙ ስደተኞችን ለመርዳት 54 ሚሊዮን ዶላር ያስፈልጋል
ሀገር አቀፍ ዜና
2021-01-04
904
የተባበሩት መንግስታት የስደተኞች ድርጅት አይኦኤም በቅርቡ ባወጣው መረጃ መሰረት በምስራቅ አፍሪካ አገራትና በየመን የሚገኙትን ስደተኞች አጣዳፊ የነብስ አድን እርዳታ እና ሰብአዊ ድጋፍ ለማድረግ 54 ሚሊዮን ዶላር እንደሚያስፈልግ ይፋ አደረገበድርጅቱ የመስራቅ አፍሪካ እና የየመን ቀጠናዊ ስደተኞችን መድረስ የተሰኘው መርሀ ግብር እንዳስታወቀው በኢትዮጵያ ጅቡቲ ሶማሊያ እና የመን 113ሽህ ስደተኞች አስቸኳይ ሰብአዊ እርዳታ እንደሚያስፈልጋቸው አስታውቋል እንደ መንግስታቱ ድርጅት ሪፖርት ምስራቃዊ መተላለፊያ ተብሎ በተሰየመው መንገድ አየተገባደደ ባለው የፈረንጆች አመት 2019 ብቻ  160 ሽህ ስደተኞች ከተለያዩ የምስራቅ አፍሪካ አገራት የመን መግባታቸው ታውቋልወደ የመን እና የመንን መተላለፊያ በማድረግ ወደ ሳኡዲ አረቢያ በሚደረገው ህገ ወጥ ጉዞ ላይም በርካቶች የሰብአዊ መብት ጥሰት እንደሚደርስባቸው እና ህይወታቸውን እስከማጣት የሚደርስ እንግልት እንደሚያጋጥማቸው አይኦኤም አስታውቋል
https://addismaleda.com/archives/7737
103
39,283
ቡሩንዲያዊያን ለሰላም እንዲቆሙ ኦባማ ጥሪ አሰሙ
ዓለም አቀፍ ዜና
November 15, 2015
Unknown
ቡሩንዲያዊያን ወደ ፀብ ከሚወስዱ መንገዶች እንዲቆጠቡና ሰላም ለማውረድ እንዲመክሩ የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ባራክ ኦባማ አሳሰቡፕሬዚዳንቱ ትናንት ለቡሩንዲያዊያን በቀጥታ ባደረጉት ንግግር ለሰላም በሚደረገው ጥረት ውስጥ ዩናይትድ ስቴትስ ከጎናቸው እንደምትቆም ተናግረዋልቡሩንዲ ኩሩና ቆንጆ ሀገር መሆኗን በማወደስ መልእክታቸውን የጀመሩት ፕሬዚዳንት ኦባማ ከቅርብ ወራት ወዲህ ግን የምትወድዷት ሀገራችሁ እጣ ፈንታ ለአደጋ እንዲጋለጥ ተደርጓል ብለዋልመሪዎቻቸው የጥላቻና የዘለፋ ንግግሮችን እየተለዋወጡ መሆናቸውን አሳሳቢ የሆኑ ሁከቶች ህፃናትና ሴቶችን ጨምሮ የብዙ ሰዎችን ህይወት መቅጠፋቸውን ገልፀው ከቡሩንዲ ያለፈ ታሪክ እንዲህ አይነቱ ሁከት ወደየት ሊያመራ እንደሚችል በማስታወስ አስጠንቅቀዋልይሁን እንጂ ቡሩንዲያዊያን ዛሬ የተለየ መንገድ መምረጥ እንደሚችሉ ጠቁመዋል ኦባማለሰላም በሚያደርጉት መንገዱ ላይም የቡሩንዲ ህዝብ ብቻውን እንዳልሆነ ለብዙ አመታት በአካባቢው ያሉ ሀገሮችና ዩናይትድ ስቴትስ ቡሩንዲያዊያን ሰላማዊና ይበልጥ የጠነከረች ሀገር እንዲመሰርቱ ሲያግዙ መቆየታቸውን አስታውሰዋልአሁን የማናግራችሁ እንደ አጋርና እንደ ጓደኛ ነው ያሉት ሚስተር ኦባማ የቡሩንዲ መሪዎች የጥላቻና የመለያየት ቋንቋን እንዲያቆሙ ከቡሩንዲ ዋጭ በሚደረግ አለምአቀፍ አደራዳሪዎች በሚጠሯቸው ድርድሮች ላይ ለመሳተፍ ባላቸው ቁርጠኝነት እንዲገፉ አሳስበዋልለቡሩንዲ ጦርም ባስተላለፉት መልእክት እናንተ ያላችሁት የቡሩንዲን መከፋፈል ለማስቀረትና ሀገሪቱን ወደ አንድነት ለመውሰድ ነው እናንተ የቡሩንዲ ወንድና ሴት ልጆች ናችሁ በመላ አፍሪካ ተሰማርታችሁ ሰላምን ለማስከበር አግዛችኋል አሁን ደግሞ እራሳችሁን ከፖለቲካ ግጭቶች ውጭ አድርጋችሁ የቡሩንዲን ህዝብ ደሀንነት በመጠበቅ የራሳችሁን ሀገር ልታግዙ ይገባል ሲሉ መክረዋልለመላ ቡሩንዲያዊያንም አሉ ኦባማ አብራችሁ ስትቆሙ ምን ልትሰሩ እንደምትችሉ አስታውሱ ከቅኝ ግዛት እንዴት እንደወጣችሁ አዲስ ሀገር እንዴት እንደገነባችሁ አስታውሱከእርስ በርሱ ጦርነት በኋላም የተሻለች ሀገር ለመገንባት ቡሩንዲያዊያን ያደረጉትን መረባረብ አንስተው የፖለቲካ ትንቅንቅና የጥላቻ ድምፆች እነዚያን ጥንካሬዎች እንዳይነጥቋችሁ ሲሉ አሳስበዋልእጣ ፈንታችሁ እነሆ በእጃችሁ ይገኛል ፕሬዚዳንት ባራክ ኦባማ ለቡሩንዲ ህዝብ ትናንት ምሽት ላይ በቀጥታ ባስተላለፉት መልእክት
https://amharic.voanews.com//a/president-obama-calls-upon-people-of-burundi-to-stand-united-for-peace/3058320.html
235
24,495
የአገር መከላከያ ሠራዊትን በመክዳት የተጠረጠሩ ወታደሮችና ግለሰቦች ተከሰሱ
ፖለቲካ
11 December 2016
Unknown
የአገር መከላከያ ሰራዊትን በመክዳት የፀረ ሽብርተኝነት አዋጅን በመተላለፍ የሽብር ተግባር ለመፈፀም ሲንቀሳቀሱ በቁጥጥር ስር ውለዋል የተባሉ ወታደሮችና ግለሰቦች ክስ ተመሰረተባቸውተከሳሾቹ የኦሮሞ ነፃነት ግንባር ኦነግ እና የአርበኞች ግንቦት ሰባት አባል መሆናቸውን የሚገልፀው የፌዴራል ጠቅላይ አቃቤ ህግ ክስ ወደ ኤርትራ በመሄድ የድርጅቶቹን ወታደራዊና ፖለቲካዊ ስልጠና መውሰዳቸውን ያስረዳልአድራሻቸው ኤርትራ መሆኑ የተገለፀው ተከሳሾች አወል አባጊዲና ሰይድ መሀመድ የአገር መከላከያ ሰራዊት አባል እንደነበሩ ክሱ ይገልፃል የቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል የኦሮሚያ ክልልና የሰሜን ሱዳን ነዋሪዎች መሆናቸውን የተገለፀው ተከሳሾች ሰይድ መሀመድ አንዱአለም ያሲንና ሰሚራ አማን የተባሉት ተከሳሾች ደግሞ በኦነግና በግንቦት ሰባት አባላት የተመለመሉ መሆኑ ተጠቁሟልአወል የተባለው ተከሳሽ አሰብ አውሮፕላን ማረፊያ ደባዋና ኪሎማ በተባሉ አካባቢዎች የድርጅቶቹ ታጣቂ በመሆን የገቢ ማስገኛ ስራዎች ላይ ተሰማርቶ እንደበር ክሱ ይገልፃል በኦነግ ማሰልጠኛ ከሚገኙ 500 የቡድኑ አባላት ጋር ወታደራዊና ፖለቲካዊ ስልጠና ለሶስት ወራት ያህል ከሰለጠነና ካጠናቀቀ በኋላ የቡድኑ ጦር መሪ በመሆን ሲሰራ ቆይቶ በግንቦት ወር 2008 አም የቡድኑ ጋንታ አዛዥ ሆኖ ታጣቂዎችን ሲመራ እንደነበር ክሱ ያብራራልተከሳሹ የመከላከያ ሰራዊት አባል ከነበረው ጓደኛው ሙሉጌታ ቂጤሳ ጋር በመሆን በሰሜን ሱዳን በኩል ወደ ኢትዮጵያ በመግባት ህዝቡን ለአመፅ እንዲያነሳሱ አባላትን እንዲመለምሉና እንዲያደራጁ እንዲሁም ለወታደራዊ ቤዝ የሚሆን ቦታ እንዲያጠኑ የሚረዳቸው ተልእኮ ማስፈፀሚያ 600 የሱዳን ፓውንድ ተቀብለው ሲንቀሳቀሱ እንደነበር በክሱ ተጠቅሷል ከሰሜን ሱዳን መታወቂያ ተሰርቶላቸውና ድንገት በኢትዮጵያ የፀጥታ ሰራተኞች ቢያዙ እንዴት ዋሽተው ማምለጥ እንደሚችሉ ስልጠና ተሰጥቷቸው በገላባት በኩል ወደ መተማና ባህር ዳር ከገቡ በኋላ ወደ ቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል መሄዳቸውን ክሱ ያብራራልበኦሮሚያ ክልል ምእራብ ሸዋ ዞን ነዋሪ መሆኑ የተገለፀው አንዱአለም ያሲን የተባለው ተከሳሽ ደግሞ የአርበኞች ግንቦት ሰባት ድርጅት አባል መሆኑ መአዛው ጌጡ ከተባለ የድርጅቱ አመራር ጋር ኡመሀጅር በተባለ ቦታ ተገናኝተው ወደ ስልጠና ገብቶ ለሶስት ወራት ያህል በአደም ደሚቶ ማሰልጠኛ መሰልጠኑ ተገልጿል ተከሳሹ የአሰልጣኝነት ስልጠና ለአንድ ወር ከወሰደበትና የአርበኞች ግንቦት ሰባት ወታደራዊ አሰልጣኝ ሆኖ ሲሰራ ከቆየ በኋላ ለአምስት ቀናት የደሀንነት አሰራር ስልጠና በመውሰድ የመረጃና ደሀንነት ሰራተኛ ሆኖ መመደቡንም ክሱ ይገልፃልለአርበኞች ግንቦት ሰባት የአገር ውስጥ አባላት በተንቀሳቃሽ ስልክና በፌስቡክ በመጠቀም አዳዲስ አባላት እንዲመለምሉ መመርያ ሲሰጥ እንደነበርና በደብረ ዘይትና በተለያዩ ቦታዎች ለሚገኙ አባላት በተለይ የመከላከያ ሰራዊት አባላትን እንዲመለምሉ መመርያ ሲያስተላልፍ እንደነበር ተገልጿልተከሳሹ የአርበኞች ግንቦት ሰባት አባል ከሆነበት ወቅት አንስቶ ብዙ ነገሮች የሰራ ከመሆኑም በተጨማሪ በተለያዩ መንገዶች የመረጃና ደሀንነት ሰራተኞች በሴል ሲያደራጅ እንደነበር ተገልጿል ተከሳሹ በደብረ ዘይት የአየር ሀይል ደሀንነት ሀላፊን ለማስገደል ለሌሎች አባላት ተልእኮ በመስጠት በመንቀሳቀስ ላይ እያለ በቁጥጥር ስር መዋሉን አቃቤ ህግ ያቀረበው ክስ ያብራራል በአጠቃላይ ተከሳሾቹ የሽብር ተግባር ለመፈፀም በማቀድ በመዘጋጀት በአመራርነት መሳተፍና የማሴር ወንጀል የፀረ ሽብርተኝነት አዋጁ አንቀፅ 72ን ጨምሮ በመተላለፍ ክስ ተመስርቶባቸዋል 
https://www.ethiopianreporter.com/content/%E1%8B%A8%E1%8A%A0%E1%8C%88%E1%88%AD-%E1%88%98%E1%8A%A8%E1%88%8B%E1%8A%A8%E1%8B%AB-%E1%88%A0%E1%88%AB%E1%8B%8A%E1%89%B5%E1%8A%95-%E1%89%A0%E1%88%98%E1%8A%AD%E1%8B%B3%E1%89%B5-%E1%8B%A8%E1%89%B0%E1%8C%A0%E1%88%A8%E1%8C%A0%E1%88%A9-%E1%8B%88%E1%89%B3%E1%8B%B0%E1%88%AE%E1%89%BD%E1%8A%93-%E1%8C%8D%E1%88%88%E1%88%B0%E1%89%A6%E1%89%BD-%E1%89%B0%E1%8A%A8%E1%88%B0%E1%88%B1
371
11,142
በመስጅድና ቁርአን ላይ የሚደርሱ ቃጠሎዎችን በማውገዝ በመርሳ ከተማ ሠላማዊ ሠልፍ ተካሄደ።
ሀገር አቀፍ ዜና
December 28, 2019
75
በመርሳና አካባቢዋ የእስልምና እምነት ተከታዮች በመስጅድ ላይ የሚደርሰውን ጥቃት በመቃወም ሰላማዊ ሰልፍ አካሄዱበሰላማዊ ሰልፉ ፀረ ሰላም ሀይሎች ብሄርንና ሀይማኖትን ሽፋን በማድረግ ብጥብጥና ሁከት ለመፍጠር ያደረጉት ተግባር የሚወገዝ መሆኑ ተገልጿል መንግስት ወንጀለኞችን ተከታትሎ ለፍርድ እንዲቀርብና ለተቃጠሉ መስጅዶች ካሳ እንዲከፍልም ተጠይቋልየመርሳ ከተማ ከንቲባ አቶ በዛብህ ታደሰ በሰልፉ ላይ ባስተላለፉት መልእክ ትናንት ሲያስሩ ሲገርፉ የአካል ጉዳት ሲያደርሱ የነበሩ ሀይሎች ዛሬ ላይ ተሸንፈው ጥግ በመያዝ የሚያደርጉትን ሴራ የሁሉም የእምነት ተከታዮች በንቃት በመጠበቅ መከላከል ይገባቸዋል ብለዋልሏፀረ ሰላም ሀይሎች በፖለቲካ ሳይሳካላቸው ሲቀር በብሄርና በሀይማኖት የሚያደርጉትን ብጥብጥና ሁከት በማውገዝ በእምነት መቻቻልንና መከባበርን እንደሚያስተምሩም ሰልፈኞቹ ገልፀዋልየሀገር ሽማግሌዎችና የኦርቶዶክስ እምነት ተከታይ አባቶች በሰልፉ ላይ በመገኘት በእምነት ተቋማት ላይ እየደረሰ ያለውን ጥቃት በመቃወም አውግዘዋል ሰላማዊ ሰልፉ ባለ ስምንት ነጥብ የአቋም መግለጫ በማውጣት ሰልፉ በሰላም መጠናቀቁን የሀብሩ ወረዳ የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ፅህፈት ቤት ነው
https://www.amharaweb.com/%e1%89%a0%e1%88%98%e1%88%b5%e1%8c%85%e1%8b%b5%e1%8a%93-%e1%89%81%e1%88%ad%e1%8a%a0%e1%8a%95-%e1%88%8b%e1%8b%ad-%e1%8b%a8%e1%88%9a%e1%8b%b0%e1%88%ad%e1%88%b1-%e1%89%83%e1%8c%a0%e1%88%8e%e1%8b%8e/
123
39,253
በደቡብ ሱዳን መቶ ሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎች ከባድ የምግብ እጥረት እየጠበቃቸው ነው
ዓለም አቀፍ ዜና
December 12, 2015
Unknown
https://amharic.voanews.com//a/thousands-in-south-sudan-face-starvation/3100004.html
0
23,611
በጋብቻ ላይ ጋብቻ ለሚመሠርቱ ሴቶች ከሁለተኛው ጋብቻ ንብረት እንዲካፈሉ የሚፈቅድ የሕግ ሰነድ ቀረበ
ሀገር አቀፍ ዜና
18 October 2017
Unknown
በጋብቻ ላይ ጋብቻ የሚመሰርቱ ሴቶችን መብቶች ለማስጠበቅ ሲባል ከሁለተኛው ወይም በላይ ከሚመሰረተው ጋብቻ ሴቶች የንብረት ተካፋይ እንዲሆኑ የሚፈቅድ ረቂቅ የሆነ ሰነድ ለፓርላማ ቀረበየአገሪቱ የወንጀል ህግ በአንቀፅ 650 ላይ በጋብቻ ላይ ጋብቻን መፈፀም የሚከለክል መሆኑን በመጠቆም አንዳንድ የፓርላማ አባላት ረቂቁ ላይ ጥያቄ ያነሱ ሲሆን የሚመራለት ቋሚ ኮሚቴ ረቂቅ ህጉን ከዚህ አንፃር እንዲመረምረው ጠይቀዋልበማከልም ይኸው ረቂቅ የህግ ሰነድ በ2006 አም ለፓርላማ ቀርቦ በዚህ ምክንያት ከወንጀል ህጉ አንቀፅ 650 ጋር የሚጋጭ ነው በሚል እንዲመለስ መደረጉን በማስታወስ ማስተካከያ ሳይደረግበት እንዴት ተመልሶ ሊመጣ ቻለ ሲሉ ጥያቄያቸውን አቅርበዋል ጥቅምት 2 ቀን 2010 አም ለፓርላማው የቀረበው ይህ ረቂቅ አዋጅ የአፍሪካ የሰዎችና ህዝቦች መብቶች ስምምነት የአፍሪካ ሴቶች መብቶች ፕሮቶኮል ማፅደቂያ ረቂቅ አዋጅ የተሰኘ ነውየፓርላማው አንዳንድ ሴት አባላት ፕሮቶኮሉ ከኢትዮጵያ የወንጀል ህግ ጋር እንደሚቃረንና በዚሁ ምክንያትም ይኸው ፕሮቶኮል በ2006 አም ለፓርላማ ቀርቦ እንዲመለስ እንደተደረገ ቢገልፁም ለረቂቅ የፕሮቶከሉ ማፅደቂያ አባሪ የተደረገው ማብራሪያ ግን ከወንጀል ህጉ ጋር ይኖረዋል ስለተባለው ግጭት ማብራሪያ ተሰጥቷልየኢትዮጵያ የወንጀል ህግ በአንቀፅ 650 ላይ በጋብቻ ላይ ጋብቻ መፈፀም ወንጀል መሆኑን በመደንገግ ቅጣት ቢያስቀምጥም የዚሁ አንቀፅ ተከታይ አንቀፅ 651 ግን በልዩ ሁኔታ ባህል ወይም ሀይማኖት በሚያዘው መሰረት የሚከናወን በጋብቻ ላይ ጋብቻ በአንቀፅ 650 ስር ሊወድቅ እንደማይችል በማብራራት የክርክር መሰረቱን ይጥላልበማከልም የቤተሰብ ህጉ በጋብቻ ላይ ጋብቻ ተፈፅሞ ሲገኝ በሁለተኛው ጋብቻ ውስጥ የሚኖረው የንብረት ክፍፍል ምን እንዲመስል የሚያስቀምጠው ነገር ባለመኖሩ በጋብቻ ላይ ጋብቻ ቢፈፀም የሚያስከትለው በፍትሀ ብሄር ውጤት አለመመለሱን ይገልፃል ይሁን እንጂ የጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት በመዝገብ ቁጥር 50469 በጋብቻ ላይ ጋብቻ የተከለከለ ቢሆንም በማሀበረሰቡ እየተተገበረ ያለ ልምድ እንደሆነ ነገር ግን ህጉ የተጋቢ ሴቶችን መብት በሚያስጠብቅ አኳኋን መተርጎም እንዳለበት መወሰኑን ያስረዳልበዚሁ  መሰረትም በሁለተኛ ጋብቻ ውስጥ ያለችው ሴት የወንዱን ድርሻ እኩል መካፈል እንዳለባት ሰበር ሰሚ ችሎቱ መወሰኑን ያስረዳልየፌዴራል ፍርድ ቤቶች ማቋቋሚያ አዋጁን ለማሻሻል በወጣው አዋጅ ቁጥር 45497 አንቀፅ 24 ከላይ የሰበር ሰሚ ችሎት ውሳኔ ገዥ የህግ ትርጉም ወይም እንደ ህግ የሚቆጠር ያለው እንደሆነ በመደንገጉ በጋብቻ ላይ ጋብቻን አስመልክቶ የሰጠው ውሳኔ በጋብቻ ላይ ጋብቻ የፈፀሙ ሴቶችን ጥቅም የሚያስጠብቅ የህግ ስርአት እንዲፈጠር ማድረጉን ይገልፃልበዚህም መሰረት በፕሮቶኮሉ ላይ በጋብቻ ላይ ጋብቻ የፈፀሙ ሴቶች ከሁለተኛው ጋብቻ ንብረት ተካፋይነታቸው በኢትዮጵያ ህግ እንደሚፈፀም የሚገልፅ መግለጫ በማስገባት ፕሮቶኮሉን መንግስት እንደተቀበለው ይገልፃልበፕሮቶኮሉ አንቀፅ 6 D ላይ የጋብቻ ምዝገባን እንደ ህጋዊ ጋብቻ መስፈርት የሚያስምጥ ቢሆንም የኢትዮጵያ መንግስትን ለዚህ አንቀፅ ተገዥ እንደማይሆን ተገልጿልለዚህ የተሰጠው ምክንያትም በኢትዮጵያ የቤተሰብ ህግ በባህልና በሀይማኖት የፈፀሙ ጋብቻዎች መመዝገብ እንዳለባቸው ቢደነግግም በወሳኝ ኩነቶች ምዝገባና የብሄራዊ መታወቂያ አዋጅ ጋብቻ መመዝብ እንዳለበት ቢደነግም በእነዚህ ህጎች የጋብቻ አለመመዝገብ ጋብቻውን ህጋዊ እንዳይሆን የማያደርገው መሆኑ ነውየፕሮቶኮሉ አንቀፅ 4 2 A ላይ በጋብቻ ውስጥ የሚፈፀም አስገድዶ መድፈርን የመቅጣት ግዴታ ፈራሚ አገሮች ላይ ይጥላል ኢትዮጵያ ተአቅቦ በማድረግ እንዳልተቀበለችው የተገለፀ ሲሆን አስገድዶ መድፈርን የተመለከተው የፕሮቶኮሉ አንቀፅ በኢትዮጵያ ህግ መሰረት እንደሚፈፀም በማብራሪያው ተገልጿልኢትዮጵያ ከተቀበለቻቸው የፕሮቶኮሉ አንቀፆች መካከል የሴቶችን በራሳቸውና  በቤተሰባቸው ላይ የመወሰን አቅም ማሳደግን የተመለከተ የልጃገረዶችን ትምህርት የማሳደግ የህፃናት ጋብቻንና ግርዛትን መግታት ተጠቃሽ ናቸው ረቂቁ ለህግ ፍትህና አስተዳደር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ በዋናነት ተመርቷል
https://www.ethiopianreporter.com/article/1937
438
29,764
ሦስት አሰልጣኞች ለስልጠና ወደ አሜሪካ ያመራሉ
ስፖርት
July 28, 2019
Unknown
ብርሀኑ ባዩ ብርሀኑ ግዛው እና አስራት አባተ ለላሊጋ ስልጠና ወደ አሜሪካ ሲያመሩ ውበቱ አባተ ጉዞውን ሰርዟልባለፉት ተከታታይ አመታት በርካታ አሰልጣኞች የተሳተፉበት ይህ የ ላሊጋ ሜተድ ስልጠና በዚ አመት ከካሊፎርንያ ግዛት ወደ ቺካጎ የቦታ ለውጥ ያደረገ ሲሆን ስልጠናውም ለሰባት ቀናት እንደሚቆይ ለማወቅ ተችሏል ወደ ስልጠናው የሚያመሩ አሰልጣኞችም ላለፉት በርካታ አመታት ከኢትዮፅያ ንግድ ባንክ የሴቶች ቡድን ጋር ስኬታማ ጊዜ ያሳለፈው ብርሀኑ ግዛው በዚህ አመት በአንደኛ ሊጉ ቢሾፍቱ ከተማ ቆይታ ያደረገው እና በሴቶች እግር ኳስ ጥሩ ውጤት ያለው አስራት አባተ እንዲሁም በዚህ ወቅት ክለብ አልባ የሆነው የቀድሞ የኢትዮ ኤሌክትሪክ የወንዶች እና ሴቶች አሰልጣኝ ብርሀኑ ባዩ ናቸውሌላው ወደ ስፍራው ያቀናል ተብሎ ሲጠበቅ የነበረው የፋሲል ከነማ አሰልጣኝ ውበቱ አባተ ደግሞ ቡድኑን ለማዘጋጀት ጉዞውን ሰርዟል አሰልጣኙ ምንም እንኳ ከክለቡ ጋር ለመለያየት ደብዳቤ ቢያስገባም ቡድኑ ለአፍሪካ ኮንፌደሬሽን ዋንጫ ለማዘጋጀት እና የአዛሙን ጨዋታ ለመምራት ጉዞውን ሰርዞ ወደ ባህርዳር አቅንቶ የቡድኑ ዝግጅት ይቀላቀላል
https://soccerethiopia.net/football/49542
134
18,112
ነባር የስኳር ፋብሪካዎች በሙሉ አቅማቸው ማምረት በመጀመራቸው ውጤታማ አድርጓቸዋል ተባለ
ሀገር አቀፍ ዜና
Jan 27, 2020
400
አዲስ አበባ ጥር 18 2012 ኤፍቢሲ ነባር የስኳር ፋብሪካዎች በሙሉ አቅማቸው እንዲያመርቱ በመደረጉ ውጤታማ እንዳደረጋቸው የስኳር ኮርፖሬሽን አስታወቀየስኳር ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ወዩ ሮባ ፋብሪካዎቹ ቀደም ሲል በተቀመጠላቸው መጠንና ጥራት ልክ እያመረቱ እንዳልነበረ ተናግረዋልየአደረጃጀት ችግር ቋሚ የጥገናና የስራ ጊዜ ተለይቶ አለመተግበርና ሌሎች ችግሮችን በምክንያትነት ጠቅሰዋልፋብሪካዎቹ ስራ ከጀመሩ በኋላ ለጥገና ስለሚቆሙና ለዚህም የማካካሻ አሰራር ስላልነበራቸው ከታቀደላቸው የምርት መጠን በአማካይ በግማሽ ሲያመርቱ ቆይተዋል ብለዋልባለፈው በጀት አመት በነባር ፋብሪካዎች አሰራር ላይ በተደረገው ለውጥ ችግሮቹ በመቃለላቸው የምርት መጠናቸው በእጥፍ እየጨመረ መሆኑንም ገልፀዋልከከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ዘርፉ የሚጠይቀውን የሰው ሀይል ማግኘት አለመቻሉም በውጤታማነቱ ላይ ተፅእኖ መፍጠሩንም አስረድተዋልአሁን ላይም ለዘርፉ በቀጥታ ተግባር ላይ የሚውሉ የትምህርት ሙያዎችን በመለየት ስርአተ ትምህርት እንዲቀረፅና ከከፍተኛ ትምህርት ተቋማቱ ጋር በመዋዋል እስከ ሁለተኛ ዲግሪ ድረስ የተማሩና ክህሎት ያላቸው ባለሙያዎች ማፍራት ተጀምሯልም ነው ያሉትአሁን ላይ ላይ ለፋብሪካዎቹ በሀገር ውስጥ ባለሙያዎች ጥገና መደረግ መጀመሩን ተከትሎም ለውጭ ኩባንያዎች ለጥገና የሚወጣውን ገንዘብ ማዳን ተችሏል ማለታቸውን የኢዜአ ዘገባ ያመላክታል
https://www.fanabc.com/%e1%8a%90%e1%89%a3%e1%88%ad-%e1%8b%a8%e1%88%b5%e1%8a%b3%e1%88%ad-%e1%8d%8b%e1%89%a5%e1%88%aa%e1%8a%ab%e1%8b%8e%e1%89%bd-%e1%89%a0%e1%88%99%e1%88%89-%e1%8a%a0%e1%89%85%e1%88%9b%e1%89%b8%e1%8b%8d/
142
5,668
የጅማው “የአረጋውያንና ሕፃናት መርጃ”
ቢዝነስ
Saturday, 15 December 2018 15:57
1912
እንዲህ አይነት ርህራሄና ጥንካሬ ያላት ሴት አይቼ አላውቅም በምትሰራው ስራ በጣም ተገርሜአለሁ ስለ እሷ አንድ ነገር መናገር እፈልጋለሁ እኛ ሀኪሞች ተረኛ ስንሆን ሆስፒታል እናድራለን እሷ ግን ሁልጊዜ ላልወለደቻቸውና ከየጐዳናው ላነሳቻቸው ህፃናት ሆስፒታል ማደር ቅንነትርህራሄና ፍቅር አይገልፀውም ለሰው ልጅ ሀዘኔታና ርህራሄ ያደረባቸው ገና በጧቱ የ1ኛ ደረጃ ትቤት ተማሪ እያሉ ነበር የ3ኛ ክፍል ተማሪ እያሉ አንድ ቀን ከጓደኞቻቸው ጋር ወደ ትቤት ሲሄዱ አንድ ጨቅላ ህፃን ቆሻሻ ላይ ተጥሎ ዙሪያውን ውሾች ከበውት ጆፌ አሞራ ደግሞ እላዩ ላይ ቆሞ አይኑን ሊጠነቁል ሲል እኔስ ይህንን አላይም እንዴት ሰው በልጁ ይጨክናል በማለት አይናቸውን ጨፍነው መሸሻቸውን ያስታውሳሉ የ47 አመቷ ወሮ ዘመናይ አስፋውከተጣሉበት ቆሻሻ ላይ አንስተው ከሚያሳድጓቸው ህፃናት አንዱ የሆነውና ድክድክ የሚለው ዮሀንስ ሰብሳቢውና አሳዳጊ እናቱ ከውጭ ወደ ቤት ሲመለሱ እንዲያነሱትና እንዲያቅፉት ሁለት እጆቹን ዘርግቶ ሞግዚቶቹ ያደረሱበትን በደል እየተነጫነጨ በኮልታፋ አፉ ነገራቸው ወሮ ዘመናይ አንስተው ሲያቅፉትበደስታ ተሞልቶ ይፈነድቅ ጀመር በጅማ ከተማ በጐዳናና ቆሻሻ ቦታ የሚጣሉ ህፃናት ቁጥር ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ መምጣቱን ተከትሎ በውስጣቸው የነበረውን የበጐ አድራጐት ፍላጐት ለማሳካት ባለፈው አመት ሀዳር 2010 አም ሰው ለሰው የአረጋውያንና የህፃናት መርጃ ድርጅት ማቋቋማቸውን ወሮ ዘመናይ ይናገራሉ ወደ በጐ አድራጐት ስራ ከመግባታቸው በፊት በሚዛን ተፈሪ ትዳር ይዘው በመምህርትነት ነበር የሚያገለግሉት ባላቸው በሞት ሲለይዋቸው አባታቸው ካላቸው ቦታ ላይ ነይ እዚህ ኑሪ ብለው ቆርሰው ሰጧቸው ወሮ ዘመናይም ወደ ጅማ ከተማ ተመልሰው ከወላጆቻቸው ባገኙት ቦታ ላይ ጎጆ ቀልሰው መኖር ጀመሩ ለመተዳደሪያቸው በጅማ ከተማ አንድ መዋለ ህፃናት ከፈቱ ከጅማ ከተማ ወጣ ብላ በምትገኘው ቢሊዳ የተባለች ስፍራ ከመዋለ ህፃናት እስከ 6ኛ ክፍል የሚያስተምር ትቤት አላቸው ሌላው መተዳደሪያቸው ከአዲስ አበባ የተማሪዎች ዩኒፎርም እያስመጡ መሸጥ ነው በበአላት ጊዜ ደግሞ ጐመንና ሽንኩርት ይፈጫሉ ዶሮ ይበልታሉ ይሸጣሉ የበጎ አድራጎት ድርጅቱን ሲያቋቁሙ ወሮ ዘመናይ ከርሀራሄና ከፍላጐት በስተቀር የገንዘብ አቅም አልነበራቸውም አሁንም አንዳንድ የተቀደሰ ተግባራቸውን የሚያደንቁ ሰዎች በሙያቸው ከሚያደርጉላቸው እገዛ እንዲሁም  ጥቂት ሰዎች ከሚሰጧቸው የሞራል ድጋፍና መጠነኛ እርዳታ በስተቀር ምንም የላቸውም በተወለዱበትና ባደጉበት የወላጆቻቸው ግቢ አባታቸው በሰጧቸው ቦታ ላይ ለበጎ አድራጎት ድርጅቱ በ800ሺ ብር ወጪ ለሴቶችና ለወንዶች አረጋውያን እንዲሁም ለህፃናት ማሳደጊያ አንድ አንድ መጠለያ መስራታቸውን ገልፀዋል የጅማ ዩኒቨርሲቲ ቀደም ሲል ተማሪዎች ይጠቀሙባቸው የነበሩ 20 አልጋዎችና ፍራሾች ሲለግሳቸው የጅማ ሪፌራል ሆስፒታል 5 የህፃናት አልጋ እንዲሁም የጅማ ግብርና ኮሌጅ መቶ የ45 ቀናት ጫጩቶች እንቁላል መጣል እስኪጀምሩ ድረስ ምግባቸውን ችለው ሊሰጣቸው ቃል እንደገበና ቤቱን ሰርተው እየጠበቁ መሆኑን ወሮ ዘመናይ ተናግረዋል የጅማ ከተማ ማዘጋጃ ቤትም ቦታ ፈልገው እንዲሰጧቸው ለ3 ቀበሌዎች ደብዳቤ መፃፉን ጠቁመዋል እቅዳቸው በአመት 8 ህፃናትና 20 አረጋውያን መቀበል ቢሆንም በአሁኑ ወቅት ተጥለው የተገኙና ከሆስፒታል የተሰጣቸው 6 የጨቅላ ህፃናት 6 አሳዳጊ የሌላቸው ከጐዳና ላይ የተሰበሰቡ ከፍ ከፍ ያሉ ልጆች እንዲሁም 6 ሴትና 12 ወንድ አረጋውያን በመጠለያው እንደሚገኙ ገልፀው ተደራራቢ አልጋ ላይ መውጣት የማይችሉና መሬት ላይ እንዲነጠፍላቸው የሚፈልጉ 10 አረጋውያንም ወረፋ እየተጣጠበቁ መሆኑንን መስራቿ ተናግረዋል  ወሮ ዘመናይ በቅርቡ አንድ ህፃን እንዴት እንደተቀበሉ ሲናገሩ አንድ ቀን ከሴቶችና ህፃናት ተደውሎ በተለምዶ አጂፕ እየተባለ በሚጠራው አካባቢ አንድ ህፃን ተጥሏልና ድረሽ ተባልኩ ስደርስ አንዲት ሴት ህፃኑን ታቅፋ ተቀምጣለች ቆሻሻ ውስጥ ተጥሎ ነው የተገኘው አሉኝ ህፃኑን አየሁትና ሌላ ቦታ እየሄድኩ ስለሆነ ወደ ድርጅቱ ወስዳችሁ ቆዩኝ ብዬ ወደ ጉዳዬ አመራሁ የተጣለ ህፃን ስናገኝ ከአንድ ሰአት በኋላ ገላውን እናጥባለን ህፃኑን ለማጠብ የተጠቀለለበትን ጨርቅ ስንፈታው ጀርባው ላይ እባጭ የመሰለ ፍሳሽ የሚያወጣ ቀዳዳ የመሰለ የተከፈተ ነገር አየሁ እንዲህ ያለ ነገር እስካሁን ገጥሞኝ ስለማያውቅ በጣም ደነገጥኩና ህፃኑን ህክምና ወደሚያገኝበት ሆስፒታል ይዤው ሄድኩ ሀኪሞቹ ተሯሩጠው አዩትና የማያውቁት ነገር ስለሆነባቸው ወደ አዲስ አበባ ውሰጂው አሉኝ ከሆስፒታሉ ጋር ስለምንሰራ ይህን ህፃን አዲስ አበባ ውሰጂው ተብያለሁ እንዴት ነው ማድረግ ያለብኝ ሊሻለው ይችላል ወይስ ዝም ብዬ ነው የምለፋው በማለት የህፃናት ሜዲካል ክፍል ሀላፊ የሆኑትን ዶር መልካሙን ጠየቅሁ እሳቸውም ይቆይ በማለት አረጋጉኝና እዚያው እንዲተኛ ተደረገ እስከዚያን ጊዜ ድረስ ምንም ምርመራ አልተደረገለትም ነበር ምርመራ ይደረግለት ብለው ስላዘዙ የተለያየ የደም ምርመራ ተደረገለት እዚያው ጅማ ሆስፒታል ውስጥ ለ4 ቀናት ቢቆይም ተባባሰበት እንጂ ምንም አልተሻለውም በሰው ለሰው የአረጋውያንና የህፃናት መርጃ ውስጥ በበጐ ፈቃደኝነት የህክምና ድጋፍ የሚያደርጉትንና የጅማ ሆስፒታል የጤና መኮንን የሆኑትን አቶ ሲሳይ ደጀኔንለምንድነው የማይሻለው ስል ጠየቅሁ ሀኪሞቹ ተነጋግረው ስለነበር እንደማይድን አውቀዋል ወደ ቤት ውሰጂው አሉኝ ከሺህ ውልደቶች መካከል እንዲህ ያለ የተፈጥሮ ችግር እንደሚከሰት አቶ ሲሳይ ነገሩኝ ይኼው እቤት ከገባ 6 ቀን ቢሆነውም ምንም አልተሻለውም እየተሰቃየ ነው ጭንቅላቱ አልረጋም ሲነካ እንደበሰለ ፓፓዬ ስርጉድ ስርጉድ ይላል በማለት ህፃኑ ስላለበት ሁኔታ አስረድተዋል ሌላው ችግር ያለበት የአመት ከሶስት ወር ህፃን ነው እናቱ ጅማ ሆስፒታል ሙቀት ክፍል አስተኝታው ጥላው ጠፋች ሆስፒታሉ ውስጥ ለ11 ወራት ቆይቷል የተኛበት ክፍል ሞቃት ስለሆነ እዚያ እንደተኛ በረሮ ፊቱን ይበላዋል ሌሎች ህፃናት ለመውሰድ ነበር የሄድኩት ደህና የሆኑትንና ችግር የሌለባቸውን ህፃናት ሌሎች ሰዎች በጉዲፈቻ ሊወስዷቸው ይችላሉ መረዳት ያለበት እንዲህ ያለው ነው ብዬ  ሌሎቹን ትቼ እሱን ይዤ መጣሁ የዚህ ህፃን ችግር ሀብለሰረሰር ስፓይናል ኮርድ አካባቢ ነው ሀኪሞች ህፃኑን ምናልባት የካቲት 12 ሆስፒታል ሊረዱት ይችሉ ይሆናልና እዚያ ውሰጂው ካልሆነ ህክምናው በውጭ ሀገር ነው መካሄድ የሚችለው በህፃንነቱ ህክምና ካላገኘ እንዲህ ሆኖ እንደሚቀር አንድ ሀኪም ነግሮኛል በዚህ እድሜው አመት ከ3 ወር በእግሩ መሄድ ይገባው ነበር አይሄድም አይናገርም አይቀመጥም አሁን እኛ ፊዚዮቴራፒ እያሰራነው ትንሽ ለመቀመጥ እየሞከረ ነው በየካቲት ሆስፒታል የህክምና እድል እስኪያገኝ እየጠበቅን ነው ሀኪሞቹ ተጠያይቀን እንነግርሻለን ብለውኝ ነበር እስካሁን ድረስ ግን የነገሩኝ ነገር የለም በማለት ህፃኑ ያለበትን ሁኔታ ገልፀዋል የጅማ ዩኒቨርሲቲ የዛሬ ሳምንት የህክምና ዶክተሮችና ሌሎች ያሰለጠናቸውን ተማሪዎች አስመርቆ ነበር ዶር አብዱል ቃድር መሀመድ አወል በእለቱ ከተመረቁት 331 ሀኪሞች መካከል አንዱ ነው አንድ ቀን ወሮ ዘመናይ ጨቅላ ህፃን ለማሳከም እንደመጡና ቀና ሲል ሰው ለሰው የአረጋውያንና የህፃናት መርጃ ድርጅት የሚል ቲሸርት መልበሳቸውን ማየቱን ያስታውሳል እንዲህ የሚባል ድርጅት አለ እንዴ በማለት ጠየቃቸው አዎን አለ አሉት የት የሀኪሙ ጥያቄ ነበር እዚሁ ጅማ ውስጥ አሉት ወሮ ዘመናይ ሊያሳዩኝ ይችላሉ አላቸው በዚያኑ ቀን ድርጅቱን ሄጄ አየሁት ይላል ዶር አብዱል ቃድር እንዲህ አይነት ርህራሄና ጥንካሬ ያላት ሴት አይቼ አላውቅም በምትሰራው ስራ በጣም ተገርሜአለሁ ስለ እሷ አንድ ነገር መናገር እፈልጋለሁ እኛ ሀኪሞች ተረኛ ስንሆን ሆስፒታል እናድራለን እሷ ግን ሁልጊዜ ላልወለደቻቸውና ከየጐዳናው ላነሳቻቸው ህፃናት ሆስፒታል ማደር ቅንነትርህራሄና ፍቅር አይገልፀውም የእሷ ድርጊት ከዚህ ሁሉ በላይ ነው ገና ብዙ  ታሳየናለች ሲል ለወሮ ዘመናይ ያለውን አድናቆት ገልጧል ዶር አብዱል ቃድር በምረቃው እለት ወሮ ዘመናይ ለአቋቋሙት የአረጋውያንና የህፃናት መርጃ ድርጅት በግሉ 100ሺህ ብር ድጋፍ አድርጓል እርዳታውን ለመቄዶንያ አረጋውያንና የአእምሮ ህሙማን ድርጅት ለመስጠት ነበር ያሰበው የጅማውን ሰው ለሰው የአረጋውያንና ህፃናት መርጃ ድርጅትን ሲያይ ሀሳቡን ቀየረ ድርጅቱ ምንም የሌለውና በመቋቋም ላይ ያለ ቢሆንም እየፈፀመ ያለው ተግባር ግን ትልቅ ነው መበረታታትና መደገፍ አለበት በሙስሊም እምነት ከምታገኘው አንድ አስረኛ በማውጣት ሰደቃ ተዝካር አድርገህ ድሆችን ታበላለህ እኔም ለዚሁ ተግባር ያጠራቀምኩትን ገንዘብ ነው ለሰው ለሰው የአረጋውያንና ህፃናት መርጃ ድርጅት የሰጠሁት ብሏልወሮ ዘመናይ በጅማ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ምርቃት ላይ እንድትገኝ ከመጋበዟ በስተቀር ድጋፍ አገኛለሁ የሚል አንዳችም ግምት እንዳልነበራት ተናግራለች ወደ ከመድረክ ስጠራ ደነገጥሁ የተደረገልኝ ድጋፍ ደግሞ ለእኔ ብዙ ነው 100ሺህ ብር ነበር ማመን አልቻልኩም ተገረምኩ ወጣቱ ዶር አብዱል ቃድር እንዲህ በማድረጉ እጅግ አድርጌ አከብረዋለሁ ያደረገልኝን ስጦታ እግዚአብሄር ይክፈለው በማለት አመስግነዋል አሁን ድርጅቱን ካቋቋሙበት ቦታ ጐን ያለውን ስፍራ በ400ሺህ ብር ለመግዛት ተዋውለው 200ሺህ ብሩን ተበድረው ከፍለው 200ሺህ ብር ይቀርባቸዋል ከዶር አብዱል ቃድር ያገኘሁትን 100ሺህ ብር ስከፍል 100ሺህ ብር ይቀርብኛል እንዴት እንደማገኝ አላውቅም በተስፋ እጠብቃለሁ መቶውን ሺህ ብር አግኝቼ ቦታውን ብረከብም ለአረጋውያን ለህፃናትና ለአእምሮ ህሙማን መርጃ ህንፃ ግንባታ የኢትዮጵያውያን ወገኖቼን እርዳታ ከመጠበቅ በስተቀር ምንም የለኝም በማለት ወገኖቻቸው በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የሂሳብ ቁጥር 1000251272321 በስልክ ቁጥር 0917801906 ድጋፍ እንዲያደርጉላቸው ተማፅነዋል
https://www.addisadmassnews.com/index.php?option=com_k2&view=item&id=22837:%E1%8B%A8%E1%8C%85%E1%88%9B%E1%8B%8D-%E2%80%9C%E1%8B%A8%E1%8A%A0%E1%88%A8%E1%8C%8B%E1%8B%8D%E1%8B%AB%E1%8A%95%E1%8A%93-%E1%88%95%E1%8D%83%E1%8A%93%E1%89%B5-%E1%88%98%E1%88%AD%E1%8C%83%E2%80%9D&Itemid=240
1,087
14,271
ህብረ ብሄራዊነት የጥንካሬና የአንድነት ምንጭ መሆን እንዳለበት የሀረሪ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ ገለጹ
ሀገር አቀፍ ዜና
Nov 14, 2020
314
አዲስ አበባ ህዳር 5 2013 ኤፍ ቢ ሲ የኢትዮጵያ ብሄሮች ብሄረሰቦችና ህዝቦች በዘመናት ቅብብሎሽ ያካበቱት ባህል ቋንቋ እሴቶችና የማንነት መገለጫዎች አንዱን ከሌላው የሚለዩ መስፈርቶችና ድንበሮች ሳይሆኑ የህብረ ብሄራዊነት የጥንካሬና የአንድነት ምንጮች አድርጎ መውሰድ እንደሚገባ የሀረሪ ክልል ርእሰ መስተዳድር አስታወቁርእሰ መስተዳድሩ አቶ ኦርዲን በድሪ የህብረ ብሄራዊነትና የአንድነት ችቦ ዛሬ ከሶማሌ ክልል ሀረር ከተማ ሲገባ በተዘጋጀው የርክክብ ስነ ስርአት ላይ ባደረጉት ንግግር ህብረ ብሄራዊነት አንድነትን የሚያጠብቅና ብልፅግናን የሚያፋጥን የጋራ እሴት አድርጎ መጠቀም ይገባል ብለዋል በቃል እንጅ በተግባር ሰፊ ክፍተት የነበረውን የሀገሪቱ የብሄሮች ብሄረሰቦችና ህዝቦች የእኩል ተሳታፊነትና ተጠቃሚነት ጥያቄ ከለውጡ ማግስት ጀምሮ በተሟላ ደረጃ ለመመለስ የሚደነቅና የሚበረታታ ርቀት መጓዝ መቻሉን ጠቅሰው ያም ሆኖ እኩልነትን ከወንድማማችነት ጋር አስተሳሰሮ አንድነትና ብልፅግናን ከማረጋገጥ አንፃር አሁንም ቀሪ ስራዎች መኖራቸውን ተናግረዋል ከዚህ በመነሳት እኩልነትና ህብረ ብሄራዊ አንድነት ለጋራ ብልፅግና በሚል መሪ ቃል የሚከበረው የዘንድሮው የኢትዮጵያ ብሄሮች ብሄረሰቦችና ህዝቦች በአል እንደሌሎች በአላት በደስታና በፌሽታ ተጀምሮ የሚጠናቀቅ ሳይሆን እጅ ለእጅ በመያያዝ መሪ ቃሉ የሚተገበርበትና ወደ ሚታይ ውጤት የሚቀየርበት ሊሆን ይገባልም ነው ያሉትየህብረ ብሄራዊ አንድነት ችቦው አቀባበል የደም ልገሳና የበጎ ፍቃድ ማህበራዊ አገልግሎትን እንደሚያካትት ጠቁመው መላው የክልሉ ነዋሪዎች በተለይም ወጣቶች ህይወትን የሚታደግ ታላቅ የደም ስጦታ እንዲያበረክቱና በበጎ ፍቃደኝነት ማህበራዊ አገልግሎት ተግባራት በስፋት እንዲሳተፉም ጥሪ አቅርበዋል የህወሀት የጥፋት ቡድንን ለመመንጠርና ለህግ ለማቅረብ በከፍተኛ ፅናት ቆራጥነት ብቃትና ጀግንነት ተልእኮውን በመወጣት ላይ ለሚገኘው መከላከያ ሰራዊት የሀረሪ ክልል ህዝብና መንግስት አስፈላጊውን ድጋፍ እንደሚያደርጉ መናገራቸውን ከሀረሪ መንግስት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ያገኘነው መረጃ ያመላክታል
https://www.fanabc.com/%e1%88%85%e1%89%a5%e1%88%a8-%e1%89%a5%e1%88%84%e1%88%ab%e1%8b%8a%e1%8a%90%e1%89%b5-%e1%8b%a8%e1%8c%a5%e1%8a%95%e1%8a%ab%e1%88%ac%e1%8a%93-%e1%8b%a8%e1%8a%a0%e1%8a%95%e1%8b%b5%e1%8a%90%e1%89%b5/
219
14,665
ቀጠናውን ወደነበረበት ለመመለስ የተቋቋመው የአጎራባች ክልሎች ግብረ ሃይል ያከናወናቸውን ስራዎች ገመገመ
ሀገር አቀፍ ዜና
Oct 27, 2020
312
አዲስ አበባ ጥቅምት 17 2013 ኤፍ ቢ ሲ በመተከል ዞን እየተስተዋለ ያለውን የፀጥታ ችግር በዘላቂነት ለመፍታት ከፌደራል መንግስት እና አጎራባች በሆኑት ክልል የተውጣጣው የከፍተኛ አመራሮች ግብረ ሀይል በህብረተሰቡ በኩል በተነሱ መሰረታዊ ጥያቄዎች ዙሪያ መፍትሄ ለማበጀት ያከናወናቸውን ስራዎች ገምግሟልበውይይቱ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ምክትል ርእሰ መስተዳድር አቶ ጌታሁን አብዲሳ እና የመተከል ዞን ኮማንድ ፖስት ሰብሳቢ ኮሎኔል ወርቅነህ ጉደታን ጨምሮ የአማራ የኦሮሚያ እንዲሁም የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ከፍተኛ የፖለቲካ አመራሮች ተገኝተዋልበዞኑ ውስጥ በህብረተሰቡ በኩል የሚነሱ የመሰረተ ልማት አለመሟላት የሀገር መከላከያ ሰራዊት ቀጠናውን ከታጠቁ ሀይሎች ነፃ ለማድረግ ፈታኝ ሁኔታዎች እንደፈጠረበት የመተከል ዞን ኮማንድ ፖስት ሰብሳቢ ኮለኔል ወርቅነህ ጉደታ አውስተዋልበቀጠናው ሰላምን ለማስፈን ከፌደራልና ከሶስቱ ክልሎች ከተውጣጡ ቡድኖች በኩል የተነሳውን የመፍትሄ ሀሳብ መውሰድ እንደሚገባም ገልፀዋልለውጡን በተፈለገው ፍጥነት ወደ ህዝቡ በማውረድ እና ለማስተማር የሚደረገው የአመራር ምደባ ጉዳይ በትኩረት ሊታይ እንደሚገባውም ግብረ ሀይሉ ገልጿልየክልሉ ምክትል ርእሰ መስተዳድር አቶ ጌታሁን አብዲሳ በበኩላቸው በየደረጃው የሚነሱ ሁሉን አቀፍ ጥያቄዎችን በአጭር እና በረጅም ጊዜ የሚፈቱ ችግሮችን በመለየት እና ምላሽ ለመስጠት የክልሉ መንግስት እየሰራ መሆኑን ተናግረዋልበመድረኩ በአማራ እና በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልሎች ከፍተኛ አመራሮች በኩል ህዝቡን ብዥታ ውስጥ የሚከትና አመኔታን የሚያሳጣ መግለጫዎ ከመስጠት መቆጠብ እንዳለባቸው ተገልጿልበሌላ በኩል በአሁኑ ወቅት በሀገር መከላከያ ሰራዊት እና በፌደራል ፖሊስ እንዲሁም በየደረጃ ባለው የፀጥታ መዋቅር አማካኝነት አካባቢው ወደ ነበረበት ሰላም እየተመለሰ መሆኑን ከመተከል ዞን ኮሙዩኒኬሽን ያገኘነው መረጃ ያመላክታል
https://www.fanabc.com/%e1%89%80%e1%8c%a0%e1%8a%93%e1%8b%8d%e1%8a%95-%e1%8b%88%e1%8b%b0%e1%8a%90%e1%89%a0%e1%88%a8%e1%89%a0%e1%89%b5-%e1%88%88%e1%88%98%e1%88%98%e1%88%88%e1%88%b5-%e1%8b%a8%e1%89%b0%e1%89%8b%e1%89%8b/
198
37,769
ኢትዮጵያውያን ስደተኞች በሳዑዲ ዓረቢያ
ሀገር አቀፍ ዜና
April 14, 2020
Unknown
የሳኡዲ አረቢያ መንግስት ወደ ሀገራቸው የመለሰው የኮሮናወረርሽኝ ከተከስተ በኋላ ከፍ ባለ ቁጥር በየመን በኩል የገቡትን ስደተኞች መሆኑን በዚያ የሚገኙት የኢትዮጵያ አምባሳደር ለአሜሪካ ድምፅ ተናግረዋልየኮሮናወረርሽኝ ከመከሰቱ በፊት ከገቡትና ኑሯቸውን በዚያ ካደረጉት መካከል ግን የተመለሰ አለመኖሩን አምባሳደር አብዱላዚዝ አህመድ ጠቁመዋልእስካሁን በኮሮናቫይረስ እንደተያዙ ከተረጋገጠው 12 ሳኡዲ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን መካከልም የተመለሰ አለመኖሩን ነው የጠቆሙት ኢትዮጵያውያኑን ወደ ሀገራችው የመመለሱ ስራ ለጊዜው መቆሙንም አምባሳደሩ አብራርተዋል
https://amharic.voanews.com//a/Ethiopian-in-Saudi-04-14-2020/5371550.html
59
27,767
ስለ ሳምሶን ሙሉጌታ “ፍሌክስ” ሊያውቋቸው የሚገቡ እውነታዎች
ስፖርት
May 22, 2020
Unknown
ሳሚ ልስልሱ አንጀት አርሱ እያሉ ደጋፊዎች የዘመሩለትና ቅዱስ ጊዮርጊስን ለረዥም አመታት በተከላካይነት ያገለገለው ሳምሶን ሙልጌታ ፍሌክስ ማነውአስራ አራት አመታት ያለማቋረጥ ቅዱስ ጊዮርጊስን በታማኝነት አገልግሏል ተወልዶ ያደገው አዲስ አበባ ልዩ ስሙ ገነት ሆቴል አካባቢ ነው ከ199192 ግማሽ ድረስ በታዲጊ ቡድን ቆይታ ካደገ በሀላ እስከ 2004 ድረስ በፈረሰኞቹ ቤት አይረሴ ቆይቷል አድርጓል አልሸነፍ ባይነት እና ታታሪነት መለያዎቹ የሆኑት ሳምሶን ከ2001 ጀምሮ ክለቡን እስከለቀቀበት ጊዜ ድረስ ቡድኑን በአንበልነት መምራት ችሏል በቅዱስ ጊዮርጊስ ቤት ምልክት ከሆኑ ተጫዋቾች መካከል አንዱ የሆነው ይህ ጠንካራ ተከላካይ ለአስራ አራት አመታት በቆየበት የስኬት ጉዞው ዘጠኝ የፕሪምየር ሊግ ዋንጫን ጨምሮ የአሸናፊ አሸናፊ እና የጥሎ ማለፍ ዋንጫዎችን ማሳካት ችሏልየቅዱስ ጊዮርጊስ ደጋፊዎች በህብረ ዝማሬ ሳሚ ልስልሱ አንጀት አርሱ እያሉ የሚዘምሩለት ይህ ሁለገብ ተከላካይ በ2004 ነበር ከአሳዳጊ ክለቡ ጋር ተለያይቶ ኢትዮጵያ ለኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ኢትዮጵያ መድን እንዲሁም አምና እግርኳስ እስካቆመበት ጊዜ ድረስ ለደቡብ ፖሊስ የተጫወተው ከመስመር የሚጣሉ ኳሶችን በፍጥነት የማቋረጥ አቅሙ ድንቅ እንደሆነ የሚመሰከርለት ይህ ምርጥ ተከላካይ በብሄራዊ ቡድን ደረጃም ለረዥም አመት በኦሊምፒክ እና በዋናው ብሄራዊ ቡድን በመጫወት ሀገሩን አገልግሏል የ1997 በኢትዮጵያ የተዘጋጀውን የሴካፋ ዋንጫን ባነሳው ስብስብ ውስጥም ነበር በዋንጫ ከታጀበ የእግርኳስ ህይወቱ በመቀጠል በአሁኑ ወቅት ያለውን ከፍተኛ ልምድ ለታዳጊ ተጫዋቾች ለማካፈል ወደ አሰልጣኝነቱ ጎራ ተቀላቅሏል በዛሬው የዘጠናዎቹ ኮከቦች አምዳችን ከሶከር ኢትዮጵያ ጋር ባደረገው ቆይታ ይህን ተናግሯል ከልጅነት እስከ እውቀት ድረስ ለቅዱስ ጊዮርጊስ በከፍተኛ ታማኝነት ያለኝን ነገር ሰጥቼ ተጫውቻለው እጅግ በርካታ በዋንጫ የታጀቡ ስኬቶችን ከቅዱስ ጊዮርጊስ ጋር አሳክቻለው በዚህ ታላቅ ቡድን ውስጥ መጫወት ረዥም አመት መቆየት በርካታ ድሎችን ማጣጣም አንበል ሆኖ መጫወት እና የታሪኩ ተካፋይ በመሆኔ በጣም እድለኝ ነኝ በተለይ የ1995 እና አንድም ጨዋታ ሳንሸነፍ የፕሪሚየር ሊጉ ዋንጫ ያነሳንበት የ2000 ስብስብ ውስጥ በመኖሬ እጅግ በጣም ትልቅ ክብር ይሰማኛል በእግርኳስ ህይወቴ አላሳካሁትም ብዬ የምቆጨው በሁለት ነገር ነው አንደኛው ሀገሬን በአፍሪካ ዋንጫ እንድትሳተፍ አለማድረጌ እና ቅዱስ ጊዮርጊስ በአፍሪካ የክለቦች መድረክ ረዥም እቀት አለመሄዱ ይቆጨኛል በተለይ የ1998 ቡድን ረዥም ርቀት መሄድ የሚችል ስብስብ ነበር ሆኖም በጋናው ኸርትስ ኦፍ ኦክን ክለብ በተሰራብን ከፍተኛ በደል ይህ ህልማችን ሳይሳካ መቅረቱ ይቆጨኛል ፍሌክስ የሚለውን ቅፅል ስሜን ያወጡኝ ቴዎድሮስ በቀለ ቦካንዴ እና ዘውዴ መኮንን ናቸው ወቅቱ 1993 ነበር እኔ በጣም ልጅ ነኝ ከእነርሱ ጋር የመቀራረብ አብሮ የመስራት እድሉ ነበረኝ በጣምም ያበረታቱኝ ነበር አንድ ተጫዋች ቀድሞ በዚህ ስም ይጠራበት ነበር ሆኖም ኳስ ይዞ ለመዞር ሲቸገር ይህችን ለጎመን ፍሌክስ ብንሰጣት ታዞረዋለች እያሉ ያሉትም ሳደርግ ፍሌክስ የሚለውን መጠርያ ለእኔ አወጡልኝ ቀድሞ ይህ ስም የወጣለት ተጫዋችም እንኳ ሳይቀር በዚህ ስም መጥራት ሲጀምር በዛው ስሜ ሆኖ ቀርቷል በአሁን ሰአት ከዋና ስሜ በላይ ሰው ሁሉ የሚያውቀኝ ፍሌክስ በሚለው መጠርያ ሆኗል አሁን እግርኳስ አቁሚያለው ወደ አሰልጣኝነቱ ገብቻለው በተጫዋችነት ያገኘሁትን ትልቅ ስኬት በአሰልጣኝነቱም የማሳካት ትልቅ አላማ እና እቅድ አለኝ እድለኛ ሆኜ በተጫዋችነት ዘመኔ በታላላቅ አሰልጣኞች የመሰልጠን አጋጣሚ አግኝቻለው መንግስቱ ወርቁ አስራት ሀይሌ ስዩም አባተ ሚቾ እና ሌሎችም ከእነዚህ አሰልጣኞች የምታገኘው ልምድ ከፍተኛ በመሆኑ ይህን ልምዴን ለታዳጊዎች ለማካፈል በእራሴ ትልቅ እምነት አለኝ ዘንድሮ ለቅዱስ ጊዮርጊስ ታዳጊ ቡድን ለማሰልጠን መንገድ ላይ ነው ያለሁት ቅዱስ ጊዮርጊስም ለእኔ ይህን ሲሰጠኝ ትክክለኛ ተተኪ ታዳጊዎችን ማፍራት የምፈልገው ቢያንስ በአመት አንድ ሁለት ልጅ ለዋናው ቡድን የሚያድግበትን ነገር ነው እያቀድኩ ያለሁት በዚህ ሂደት ውስጥ የኮረና ወረርሽኝ በመምጣቱ ሳይሳካ ቀርቷል በቀጣይ አመት ውድድር ወደ ማሰልጠኑ እመለሳለሁ
https://soccerethiopia.net/football/58087
478
10,947
ከ123 ሄክታር መሬት በላይ የማልማት አቅም ያለው የመስኖ ፕሮጀክት ተመርቆ ሥራ ጀመረ፡፡
ሀገር አቀፍ ዜና
February 17, 2020
80
በአዊ ብሄረሰብ አስተዳደር ጓጉሳ ሽኩዳድ ወረዳ በግብርና እድገት ፕሮግራም በ2010 አም የግንባታ ስራው የተጀመረው የመስኖ ፕሮጀክት ዛሬ ተመርቋልበወረዳው አደጋ ቀበሌ ነዋሪው አርሶ አደር ጌታው ገድብ የመስኖ ፕሮጀክቱ ተጠቃሚ ከሚያደርጋቸው አርሶ አደሮች መካከል ናቸው የመስኖ ፕሮጀክቱ ከዚህ በፊት ያለአገልግሎት ሲፈስ የነበረውን ውሀ ለእርሻ ስራቸው እንዲጠቀሙ እንደሚያግዛቸው ተናግረዋልፕሮጀክቱ ጠቃሚ መሆኑን የተናሩት አርሶ አደሩ የተሰራውን ግድብ በማሀበር ተደራጅተን እንጠብቃለን ብለዋል በፊት በአመት አንድ ጊዜ ብቻ የዝናብ ውሀ ጠብቀው ያመርቱ እንደነበር አስታውሰው ከአንድ ጊዜ በላይ እንዲያመርቱ እንደሚያግዛቸውም አስተያየት ሰጥተዋል መንግስት ሰርቶ የማስረከብ ሀላፊነቱን ተወጥቷል እኛ ደግሞ በአግባቡ ይዘን መጠቀም አለብን ብለዋል አርሶ አደሩየጓጉሳ ሽኩዳድ ወረዳ የግብርና ፅህፈት ቤት ምክትል ሀላፊ አቶ ቻላቸው መንግስት ለአብመድ እንደተናገሩት ፕሮጀክቱ ከ10 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ ተደርጎበታል መስኖው ከ210 በላይ አርሶ አደሮችን ተጠቃሚ ያደርጋል ተብሏል የተገነባው የመስኖ ፕሮጀክቶች 123 ሄክታር መሬት የማልማት አቅም እንዳለውም ሀላፊው ተናግረዋል በወረዳው በመገንባት ላይ የሚገኙ ሰድስት ተጨማሪ የመስኖ ፕሮጀክቶች መኖራቸውንም አቶ ቻላቸው መንግስት አስታውቀዋልዘጋቢአዳሙ ሽባባው
https://www.amharaweb.com/%e1%8a%a8123-%e1%88%84%e1%8a%ad%e1%89%b3%e1%88%ad-%e1%88%98%e1%88%ac%e1%89%b5-%e1%89%a0%e1%88%8b%e1%8b%ad-%e1%8b%a8%e1%88%9b%e1%88%8d%e1%88%9b%e1%89%b5-%e1%8a%a0%e1%89%85%e1%88%9d-%e1%8b%ab%e1%88%88/
141
43,349
የኮንታ ልዩ ወረዳ ነዋሪዎች ለጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ የድጋፍ ሰልፍ አደረጉ
ፖለቲካ
July 23, 2018
Unknown
በደቡብ ብሄር ብሄረሰቦች እና ህዝቦች ክልላዊ መንግስት በኮንታ ልዩ ወረዳ የሚኖሩ የህብረተሰብ ክፍሎች ለኢፌዲሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ የድጋፍ ሰልፍ አድርገዋልበድጋፍ ሰልፉ ላይ የተሳተፉ የህብረተሰብ ክፍሎች ጠቅላይ ሚኒስትሩ በሀገሪቱ ላይ እያስመዘገቡ ያሉትን ለውጥ ከጎናቸው በመሆን እንደሚደግፉና የለውጡ አካል እንደሚሆኑ ተናግረዋልከዚህ ቀደም በአካባቢያቸው ከፍተኛ የሆነ አስተዳደራዊ በደል ይደርስበት እንደነበረ ያስታወሱት አስተያየት ሰጪዎች ጠቅላይ ሚኒስትሩ ወደ ስልጣን ከመጡ 100 ቀናት ውስጥ በመጠኑም ቢሆን መሻሻል ማሳየቱን ገልፀዋል   ይሁን እንጂ በክልሉም ሆነ በልዩ ወረዳው ከፍተኛ የሆነ የመልካም አስተዳደር እጦት በመኖሩ ህዝቡ ለከፍተኛ ችግር እና እንግልት መዳረጉን ተናግረው ይህም በአፋጣኝ እንዲሻሻል በሰልፉ ላይ ጠይቀዋልከዚህም በተጨማሪ በመልካም አስተዳደር እጦት ምክንያት የጠፋ የህዝብና የሀገር ንብረት እንዲመለስ እና ጥፋተኛ የሆኑ አመራሮች ከስልጣን ወርደው እንድጠየቁ በአፅንኦት ያሳሰቡ ሲሆን መንግስት ትኩረት ሊያደርጉባቸው ይገባል ያሉትን ዋና ዋና ነጥቦች በአቋም መግለፃቸውን ይፋ አድርገዋልየድጋፍ ሰልፉ ተሳታፊ የልዩ ወረዳ ነዋሪዎቹ ለሰላም እና ለሀገር ልማት በሰላማዊ መንገድ ትግላቸውን አጠናክረው እንደሚቀጥሉም አስታውቀዋልበሌላ በኩል በጋሞ ጎፋ ዞን ሳውላ ከተማም ለጠቅላይ ሚኒስትሩ የድጋፍ ሰልፍ ተካሂዷል
https://waltainfo.com/am/30160/
148
497
‹‹የእነ ቶሎ ቶሎ ቤት›› ቀጣዩ የውዝግብ ምዕራፍ
ስፖርት
September 28, 2019
96
 የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን በጥድፊያ ውሳኔ ላይ በመድረስ የሚስተካከለው የለም ቢባል አልተጋነነም በአጭሩ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የእነ ቶሎ ቶሎ ቤት እንደሚባለው ዛሬ በጥድፊያ ይወስናል ነገ ይሽረዋል እሱ ባይሽረው እንኳን ሌሎች በተቃውሞ እንዲሽረው ያደርጉታል የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ እንደ አዲስ ከተጀመረበት ጊዜ አንስቶ ካለፉት ሀያ አመታት በላይ የተወዳዳሪ ክለቦችን ቁጥር ሲቀያይር ታይቷል የተወዳዳሪ ክለቦች ብዛት በሚቀያየርበት ወቅት በጥናት አለመደገፉም ዘወትር ከተቃውሞ ነፃ ሆኖ አያውቅም ዘንድሮም ከስፖርታዊ ጨዋነትና ከስቴድየም ግጭቶች ጋር በተያያዘ ለጊዜውም ቢሆን መፍትሄ ይሆናል በሚል ፌዴሬሽኑ የተሳታፊ ክለቦችን ቁጥር ወደ ሀያ አራት አሳድጎ በሁለት ምድብ ለማካሄድ ማሰቡ ከዚህም ከዚያም ተቃውሞ አስነስቶበት በመንግስት ጣልቃ ገብነት ከመታገድ አልዳነም በቀጣይም ክለቦች ተወያይተው አዲስ መዋቅር እንደሚሰራ ይጠበቃል ያም ሆኖ የውድድር አመቱ ከመጀመሩ በፊት ባለው ጥቂት ጊዜ ምን አይነት ጥናት ተጠንቶ ወደ ተግባር እንደሚገባ የሚያውቁት የእግር ኳሱ አመራሮች ብቻ ናቸው ይህም ቀጣይ ሌላ የውዝግብ ምእራፍ እንደሚከፍት ስጋት ያላቸው የስፖርት ቤተሰቦች ከወዲሁ በጉዳዩ ላይ ትኩረት እንዲሰጡ አድርጓል ወትሮውንም ቢሆን የተሳታፊ ክለቦች ብዛት ከ12 ወደ 14 ከ14 ወደ 16 ያደገበት አሳማኝ ምክንያት አልነበረውም የሊጉ ክለቦች ቁጥር 16 መሆኑ የአገሪቱን አቅም ያገናዘበ እንዳልሆነ ብዙዎች ይስማማሉ በምክንያትም ይሞግታሉ ፊፋም ከ16 ይልቅ 14 ክለቦች ያሉት ፕሪሚየር ሊግ ቢሆን መልካም ነው ሲል ምክረሀሳብ እንደሰጠን ይሰማል የሊጉ ክለቦች ቁጥር 14 በነበረበት በ2004 አም መቀመጫቸውን ሸገር ላይ ያደረጉ ክለቦች ብዛት ሰባት ነበር የሊጉን እኩሌታ ቁጥር መያዛቸው በሌሎች የክልል ክለቦች ላይ የማይገባ የፉክክር ጥቅም ያስገኝላቸው ነበር በሰንጠረዡ ግርጌ የጨረሰው ፊንጫ ስኳር በመኪና እየተዟዟረ ተዳክሞ ሲጫወት ሰባቱ ክለቦች ብዙሀኑን የሊግ ጨዋታዎች ያለጉዞ ድካም በአዲስ አበባ ያካሂዱ ነበር በዚያ አመት በሰንጠረዡ እስከ አራተኛ የነበረውን ቦታ ይዘው ያጠናቀቁት የአዲስ አበባ ክለቦች መሆናቸው አያስገርምም በሊጉ በጨዋታ የሚቆጠረው አማካይ የጎል መጠን 234 የነበረ ሲሆን እስካለፈው 2011 ድረስ ይህን ያህል ጎል በአማካይ የተመዘገበበት አመት ከዚያ ወዲህ አልታየምአምና ደደቢት በደረሰበት ከባድ የፋይናንስ ችግር ምክንያት ስብስቡን በማሳሳቱ የሊጉ እጅግ ደካማው ቡድን በመሆን በዘጠኝ አመታት ከታየው ሁሉ መጥፎውን የጎል እዳ ይዞ ወርዷል ይህም የሊጉን የጎል ብዛት ያለምክንያት አሳድጎታልየ14 ክለቦች ሊግ ከ16 ክለቦች ሊግ የተሻለ ንፃሬ እንዳለው በርካታ ምክንያቶችን መደርደር ይቻላል በጨዋታዎች መካከል በቂ የማገገሚያ ጊዜ የሚሰጥ መርሀግብር ስለነበር በንፅፅር ያልተዳከሙ ተጫዋቾች በየጨዋታው የመገኘታቸው እድል ከፍ ያለ ስለነበር የጨዋታውም ግለት የተሻለ እንደሚሆን ጥርጥር አይኖርም የሊግ ክለቦች ቁጥር የሚጨመርበትና የሚቀነስበት በጥናት የጎለበተ ስፖርታዊ ምክንያት መኖር ነበረበት የሚሉ የስፖርት ቤተሰቦች ሌላው ቢቀር በአመት የ58 ጨዋታ ልዩነት ስለፈጠረ የኢትዮጵያ ጥሎ ማለፍ ዋንጫ ከሊጉ መርሀግብር ጋር ተጣጥሞ የመከናወኛ ጊዜ በማጣቱ ለዛ ቢስ እንዲሆን ምክንያት ሆኗልየሊጉ ተወዳዳሪዎች ብዛት በመደበኛነት 16 ሲደረግ የሊጉ አማካይ የጎል መጠን እያሽቆለቆለ መምጣቱን ባለሙያዎች በስታትስቲካዊ መረጃ አስደግፈው ያስቀምጡታል በሊጉ የአዲስ አበባ ክለቦች ብዛት በቀነሰ ቁጥር የቅዱስ ጊዮርጊስና ኢትዮጵያ ቡና ግብ የማስቆጠር አቅም እየወረደ ሊሄድ መገደዱን እዚህ ጋር ያነሳሉበስምንት አመት ውስጥ የቅዱስ ጊዮርጊስ የአመቱ መጨረሻ የግብ ክፍያ ከ39 ወደ 10 አሽቆልቁሏል የሊጉ የጨዋታ አማካይ ጎል መጠንም ከ2004 እስከ 2010 ባለው የጊዜ ርቀት በጨዋታ በአማካይ በ048 ጎል ቀንሷል ያለግብ የሚጠናቀቁ ጨዋታዎች ብዛት እየጨመረ የሊጉ አዝናኝነት እየቀነሰ ሲመጣ ግን ያስተዋለው የለምኢትዮጵያ ቡና የሊጉ ቻምፒዮን ከሆነበት ከ2003 አም ወዲህ በየጨዋታው የሚሰበስበው አማካይ ነጥብ ከ21 ወደ 13 አሽቆልቁሏል በሊጉ ላይ ሰባት የአዲስ አበባ ክለቦች በነበሩበት 2003 እና ሶስት ብቻ በቀሩበት በ2011 መካከል ቡና በአማካይ በየጨዋታው የ08 ነጥብ ማሽቆልቆል አሳይቷል በተመሳሳይ በጎል መጠንም ቢሆን በሁለቱ ዘመናት መካከል በጨዋታ 08 ጎል ቀንሷል ሊጉ በዚሁ መልኩ ከቀጠለ ሁለት የሸገር ክለቦች ብቻ በቀሩበት በ2012 የኢትዮጵያ ቡና እጣ ምን ይሆናልየአስራ አራት ጊዜ ቻምፒዮኑ ቅዱስ ጊዮርጊስም ቢሆን ከፍተኛ ጎል ካስቆጠረበት ከ2006 ወዲህ በአምስቱ አመታት የጎል ምርቱ ቀንሶበታል ቢያንስ የ27 ጎሎች ልዩነት አሳይቷል ይህ የሆነው በአምናው ውድድር ፈረሰኞቹ ሶስት ጨዋታዎችን ባለመጫወታቸው ነው የሚል ሙግት ሊነሳ ይችላል ነገር ግን ሶስቱን ጨዋታዎች ቢጫወቱና በእያንዳንዳቸው ስምንት ስምንት ጎሎችን ቢያስቆጥሩ እንኳን ልዩነቱ የሚጠብ አይሆንም በ2006 አንድ ክለብ 26 ጨዋታዎች ሲጫወት 30 ጨዋታዎች ከሚያደርግበት 2011 ጋር በአራት ጨዋታ እንደሚያንስም ልብ ይሏል የጨዋታዎች ቁጥር በዝቶ የጎሉ መጠን ይህን ያህል ዝቅ የሚልበት አንድ አንገብጋቢ ምክንያት ከሌለ በስተቀር በጤና እንዳልሆነ ግልፅ ነውበኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ በደርሶ መልስ የሚደረገው ውድድር ከ22 አመት በፊት በ1990 አም ሲጀመር ይገመት የነበረው አደጋ ማለትም ህዝቡን በጎሳ አደራጅቶ እርስ በርስ ያባላል የሚለው አደጋ ከቅርብ አመታት ወዲህ በተግባር እየታየ ነው አዲስ መዋቅር በተግባር ላይ ይዋል ከተባለ ይህንን አደጋ የሚያስወግድ መሆን አለበት እንጂ ያንኑ አጠናክሮ የሚያስቀጥል መሆን የለበትም በተለይ በ2010 አም እና በ2011 አም የታዩትን አይነት ሁከቶች እንዲቀጥሉ እድል መክፈት የጤነኝነት ሊሆን አይችልም የሊግ ጥራት የሚለካዉ የክለቦችን ቁጥር በመጨመር አይደለም አካባቢያዊ እና ተቋማዊ የሆኑ መሰረታዊ ጥያቄዎችን የሊግ ውድድርን ችግር ሳያጠኑ ክለቦችን ወደ ፕሪሚየር ሊግ በማሳደግ ማምለጥ አይቻልም ይህ ውሳኔ የፉክክር መርህን የሚጣረስ ክለቦች ለተዋረዳዊ ውድድር ያላቸውን ክብር እንዲዘነጉ የሚያስገድድም በመሆኑ ጊዜ ወስዶ ማየት ተገቢ ነውአዲስ ዘመን መስከረም 172012  ቦጋለ አበበ
https://www.press.et/Ama/?p=19619
696
8,077
የለውጥ ሐሳብ መነሻ ግለሰብ ወይስ ቡድን?
ፖለቲካ
2021-01-04
235
አዳዲስ ሀሳቦች ፈጠራዎች ግኝቶች ሁል ጊዜ ከግለሰባዊ ወደ ማሀበራዊ በሚደረግ ለውጥ የሚመጡ ኹነቶች ናቸው የሚሉት ፈቃዱ አለሙ ስለዚህም ነው ብዙ ጊዜ ለውጥ ከግለሰባዊ ነውጠኝነት የሚመነጨው በማለት ይሞግታሉ አንድ ሰው ከራሱ አልፎ ተራማጅ የሚሆነው ከራሱ ምህዋር ወጥቶ ማሰብ ሲጀምር ነው በማለትም ተያያዥ ሀሳቦችን አጋርተዋልየአለምን ማሀበራዊና ፖለቲካዊ ለውጥ ስናይ ግለሰቦችን ማእከል ያደረገ ሆኖ እናገኘዋልን ስለለውጥ ስለልማት ስለነፃነት ስናስብ ዋና መዘወሪያው ግለሰባዊ ተራማጅነት ነው ዶክተር ፈቃደ አዘዘ እንደሚሉት ብዙዎች እንደ አንድ ማሰብ መልማት መለወጥ የሚጀምሩት መጀመሪያ ከሁሉም በፊት ግለሰቦች ራሳቸውን በመለወጥ ከሁሉም በፊት ግለሰቦች ራሳቸውን በማልማት ከሁሉም በፊት ግለሰቦች ራሳቸውን ነፃ በማውጣት ነው ይላሉ መድበለ ጉባኤ 2001 አም ገፅ 49በማሀበረስነ ባህሪ ጥናት የእያንዳንዱ ዜጋ እንቅስቃሴ መብት ስነ አእምሯዊ እሳቤ ሲከበር የተራማጆች ቁጥር ከፍተኛ ይሆናል ግለሰባዊ ነውጠኝነት ወይም ተራማጅነት ከሌለ ማሀበራዊ ልማት ኢኮኖሚያዊ ልማት ኪነ ጥበባዊ ልማት እንዲሁም የሂስ ባህል እያጠጠ ይመጣል ሌላው የድርሰት ልማት ከተራማጅነት ጋር በጣም የተቆራኘ ነው ብዙ የድርሰት ስራዎች ከግል አልፎ ማሀበራዊ ፖለቲካዊ ኢኮኖሚያዊ ለውጥ በማምጣት ይታወቃሉ እንደነ ገብረ ህይወት ባይከዳኝ እንደነ ብላቴን ጌታ ሀሩይ ወልደ ስላሴ እንደነ አቤ ጉበኛ እንደነ በአሉ ግርማ እንደነ ሀዲስ አለማየሁየመሳሰሉትን ካየን የድርሰት ስራዎቻቸውና አፈነጋገጣቸው ዘመኑን የቀደመ ነበር ይሄም ብቻ ሳይሆን እንደ ግለሰብ እንደ ቡድን ብሎም እንደ አገር በማሀበራዊና በፖለቲካዊ ዘውጎች የለውጥ ኡደት መባጃ ነበሩ አዳዲስ ሀሳቦች ፈጠራዎች ግኝቶች ሁል ጊዜ ከግለሰባዊ ወደ ማሀበራዊ በሚደረግ መካኒካል ለውጥ የሚመጡ ኹነቶች ናቸው ለዚህ ነው ብዙ ጊዜ ለውጥ ከግለሰባዊ ነውጠኝነት የሚመነጨው እንደ ግለሰብም ሆነ እንደ ቡድን ኢኮኖሚ ትምህርት ጤና ባህል ወግ ታሪክ ስነ ልቡና አካባቢ ቤተ ሰብእ በአጠቃላይ ትምህርት ቤቶችና ቤተ እምነቶች ለተራማጀነት አስተሳሰብ የማሀበራዊ አስተዋፅኦ ምሰሶዎች ናቸውእነ አፄ ቴዎድሮስ ኔልሰን ማንዴላ አልበርት አንስታይን ካርል ማርክስ ጄምስ ብሩስ ናጅብ ማህፉዝ ኑጉጊ ዋቲያንጎ ማኦ ቼጎቬራ አብራሀም ሊንከን የቅርብ ጊዜ ትዝታ የሆነው የአረብ አብዮት እና ሌሎች እስከ አሁን ድረስ ያልተቋረጡ ማእበሎች ወይም ኹነቶች የሚያውጠነጥኑት በግለሰቦች ሀሳብ አመንጭነት ነው ይሁን እንጅ በኢትዮጵያ አብዛኛው ማኀበራዊ ምሰሶዎች ግለሰባዊ ተራማጅነትን የሚያበረታቱ ሳይሆኑ ግለሰባዊ ንቃትን ወይም ነውጠኝነትን የሚያንኳስሱ ሆነው እናገኛቸዋለን በተለይ ታሪኩ ባህሉና ወጉ እንደ ቡድን መኩራራትን እንጅ እንደ ግለሰብ ተራማጅነትን አያበረታቱም እያወቁ እንዳላወቁ መሆንን ዝምታ መልካምነትን ባህሉና ወጉ አይፈቅድም መባልንእየሰማና እያየ ባደገ ማሀበረሰብ ውስጥ ግለሰባዊ ተራማጅነት እንደ ኋላ ቀር ወይም አፈንጋጭ ይቆጠራል ደንቃራ ሆኖ መቆጠር ብቻ ሳይሆን ነጠላ ቆሞ ቀር የሚል ፍርጃም አለውበቤተ ሰብእም ሆነ በአካባቢ ልጆች ጭምትና ራሳቸውን ሳይሆን ሌሎችን ተከታይ ሆነው እንዲያድጉ በሚመከርበት አገር ተራማጅነት ጋጠወጥነት ነው የቤተ ሰብእና የአካባቢ ባህሎቻችን ወጎቻችን ጥሩ የመሆናቸውን ያህል በተራማጅነት እሳቤ ካየናቸው ደንቃራነታቸው ያይላልአኩሪ ታሪክ ያለው ማሀበረሰብ ግለሰባዊ ተራማጅነትን ያበረታታል ይሁንና እንዳለመታደል ሆኖ ታሪካችን ኢትዮጵያን በአለም መድረክ ከፍ ከፍ ያደረጋትን ያህል በአገር ውስጥ ተራማጅና ለውጠኛ ትውልድ ሳይሆን በታሪኩ የሚኮሰምን ትውልድ እንዲፈጠር አድርጓልበትምህርት ዘርፍ የተሻለ ተራማጅ ትውልድ ተፈጥሮ ነበር ወይስ የዘመን ብልጭታ ለሚለው ጥያቄ ጥናትን መሰረት ያደረገ አመክንዮ ማቅረብ የግድ ይላል ቢሆንም በኢትዮጵያ ታሪክ ከባህላዊ የቤተ ክርስቲያን ስርአተ ትምህርት ውጭ በዘመናዊ ትምህርት የመጣ ተራማጅነት ብለን ልንጠቅስ የምንችለው በ1960ዎችና በ1997 የተከናወኑ ዋቢ ኹነቶች ናቸውይሄም በትምህርት ብቻ ሳይሆን በንባብ የታዘለ ቢባል ማጋነን አይሆንም የአገራችን የትምህርት ፖሊሲና ስርአተትምህርት ተራማጅነትን ወይም ንቁና ጠያቂ ትውልድን የሚያበረታታ ነው ወይ መልሱን አሁንም ለአንባቢያን መተው ይቀላልበዚህ ዙሪያ አንድ የተረጋገጠ እውነት ያለው በትምህርት ቤቶች የሚታየው የመምህርና የተማሪ ግንኙነት ተራማጅነትን ወይም ሀሳብን እስከ ጥግ የማቅረብና የመሞገት ባህል ደካማ እንደሆነ ማሳያ ነው በትምህርት የሚገኝ ተራማጅነት አዳዲስ ሀሳቦችን የሚቀበልና የሚሞክር በራሱ የሚተማመንና ለፍትህና ለነፃነት መተግበር ዘብ የሚቆም ትውልድ እንዲፈጠር እድል ይከፍታልሌላው በኢኮኖሚ ያልዳበረ ወይም ያልጠነከረ ማሀበራሰብ ውስጥ ግለሰባዊ ሀሳብ አመንጭነት ወይም ለውጠኝነት ይከስማል በእርግጥ ከኢኮኖሚ ይልቅ ስነ ልቡናዊ ጥንካሬ ለግለሰባዊ ለውጠኝነት አይነተኛ መሳሪያ እንደሆነ በባለአእምሮ ሰዎች ዘንድ ይታመናል በድምሩ በአንድ ማሀበረሰብ ውስጥ የተራማጅነት እንቅስቃሴ ጎልቶ እንዲታይ ኢኮኖሚ ወሳኝ ነውከቅርብ ጊዜ ወዲህ በኢኮኖሚ የዳበሩ ሀያላን አገራትና የግለሰቦች ተራማጅነት በከፍተኛ ፍጥነት እየጨመረ መጥቷል የ21ኛው ክፍለ ዘመን ትልልቅ የማሀበራዊ መገናኛ ዘዴዎች ኢንዱስትሪዎች እና ሌሎች ውጤቶች የተገኙት በወጣት ተራማጅ ግለሰቦች አማካኝነት ነው በአገራት መካከልም የጥንካሬ መለኪያ ከሚባሉት መካከል ኢኮኖሚ ዋና ምሰሶ ነውልክ እንደ አገራት ሁሉ ሰዎች ከቀን ፍጆታና ፍላጎት ባለፈ ማሰብና መመራመር የሚጀምሩት ከእለት ልብስና ከእለት ጉርስ ሀሳብ ነፃ ሲሆኑ ነው ኢኮኖሚያና ስነ ልቡናዊ አስተሳሰቦች የሰው ልጆችን አንደበት ወይም አእምሮ የማሰር ከፍተኛ ልእልና አላቸው አንድ ሰው ከራሱ አልፎ ተራማጅ የሚሆነው ከራሱ ምህዋር ወጥቶ ማሰብ ሲጀምር ነው ከርእዮት አለም መፈንጠቅ ቀደም ብሎ በነበረው የአለም መንግስታት የፖለቲካ ስርአት የገዥውን ወይም መደብን ማእከል ያደረገ ነውጠኝነት እንጅ ግለሰብን ማእከል ያደረገ አልነበረም ይሁን እንጅ በሰው ልጅ የነፃነት ትግል ውስጥ የፖለቲካ ርእዮት አብዮት ግለሰባዊም ሆነ ቡድናዊ ተራማጆችን በመፈልፈል የሚያኽለው የለም እንደነ አንቶኒዮ ዲ ቲሬሲ ካርል ማርክስ ልዊስ አልዙስር ማኦ ቼጎቬራ ፊደል ካስትሮ እና የመሳሰሉ ተራማጆችን ርእዮተአለም የወለዳቻቸው ነውጠኞች ናቸውበተቃራኒው የፖለቲካ ርእዮት ብዙ ተራማጆችን የማፍራቱን ያህል ከማሀበረስነ ልቡናዊ ይልቅ ፖለቲካዊ ርእዮት ለግለሰባዊ ተራማጅነት ደንቃራ የለም በተለይ ከቅኝ ግዛት ቅሪት ያልተላቀቀው አብዛኛው የአፍሪቃ አገራት የአስተዳደር ስርአት ለነፃነት በሚደረገው ትግል ተራማጅ ግለሰቦችን በመዋጥ ሌሎችን አድርባይ እንዲሆኑ አድርጓቸዋል በመሰረቱ ግለሰባዊ ለውጠኝነት መንግስታት እንደ ሚከተሉት ርእዮተ አለምና ባህርያት እንዲወሰን ከሚያደርጉት ሰቃዥ ምክንያች ከላይ ያነሳነው የአፍሪቃ አስተዳደር ስርአት ይጠቀሳልነፃና ዲሞክራት በሆኑ አገሮች ነውጠኝነትና ተራማጅነት እንደ አጋዥ የስኬት አጋጣሚ ሲወሰድ ፈላጭና ቆራጭ የሆነ የአገዛዝ ስርአት በሚከተሉ አገራት ለውጠኝነትና ተራማጅነት እንደ ባላጋራ ወይም ጠላት ይታያሉ በኹለተኛው መንገድ አፍሪቃ እንደ አሀጉር የምትታወቅበት የጥላሸት ስሟ ነውአፍሪቃ እንደ አጠቃለይ የብዙ ነገሮች ቤተ ሙከራ በመሆኗ ከተራማጅነትና ለውጠኝነት ጋር በተያያዘ ብዙ አደናጋሪና ውጥንቅጡ የጠፋ ኹነቶችን እንመለከትባታለን ኢትዮጵያም ከዚህ ልክፍት አላመለጠችም ፖለቲካ እንደ ኮረንቲ በሚቆጠርባት ኢትዮጵያ የፖለቲካ ርእዮት ወይም የመንግስታቱ ስርአት ለውጠኝነትን ወይም ተራማጅነትን እንደ ባላጋራ ስለሚፈርጅ ፖለቲካዊ አስተዋፆው እርባና ቢስ ነው ማለት ይቻላልምክንያቱም መንግስታት የዜጎችን ወይም የግለሰቦችን መብት ሲያከብሩ ነው አፈንጋጭነት ወይም ተራማጅነት ከጠላትነት ይልቅ አጋዥ መሆናቸው የሚታመነው መደማመጥ መከባበር የፖለቲካ ተቃዋሚዎችን የአገር ጠላት እንደሆኑ የሚቆጥር ስርአት ሀሳብን በሀሳብ መሞገት ሳይሆን መፈራረጅን ባህል ባደረገ አገር ለውጠኝትንና ተራማጀነትን ሾከፍ የበዛበት ሲቃ እንዲሆን ያደርገዋልግለሰባዊ ተስፋቢስነት እየተስፋፋ የሚመጣው ስነልቡናዊና ፖለቲካዊ ምሰሶዎች የዜጎችን ልብ መስለብ ሲጀምሩ ነው በአገሩ ፖለቲካ ላይ ንቁ ተሳትፎ የሌለው ዜጋ ግለሰቦች አሳቦቻቸውን ወይም በአገራቸው ጉዳይ ላይ ይሄ ይጎዳል ይሄ ይጠቅማል ካላሉና የኔነት ስሜት ከሌላቸው ምክንያተ ውጤቱ የፖለቲካ ንቅዘት ነው ያም ሆነ ይኽ በዚህ ጥሎ ማለፍ በሆነበት ዘመን በኢኮኖሚያችን በፖለቲካችን በልማታችን በነፃነታችን በታሪካችን ላይ የሚሰለጥኑ ተራማጅ ነውጠኞች ያስፈልጉናልቅፅ 2 ቁጥር 92 ነሀሴ 2 2012
https://addismaleda.com/archives/13154
911
37,608
ባለባትሪ ጫማ የፈለሰፈ ወጣት ኢትዮጵያዊ
ሀገር አቀፍ ዜና
August 29, 2019
Unknown
https://amharic.voanews.com//a/gabinavoa/5060756.html
0
31,817
የአሰልጣኞች አስተያየት | ኢትዮጵያ 2-3 አልጄሪያ
ስፖርት
June 10, 2018
Unknown
ጋና ለምታስተናግደው የአፍሪካ ሴቶች ዋንጫ ላይ ለመሳተፍ የመጨረሻ ማጣሪያ ዙር ላይ የደረሰው የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን በአልጄሪያ በአጠቃላይ ውጤት 63 ተሸንፎ ከውድድር ውጪ ሆኗል ከጨዋታው መጠናቀቅ በኋላ የሁለቱ ሀገራት ብሄራዊ ቡድኖች አሰልጣኞች አስተያየታቸውን ሰጥተዋልበተቻለን መጠን አጥቅቶ የሚጫወት ቡድን ይዘን ለመግባት ሞክረናል በማጥቃቱ ሂደት ላይ የተወሰኑ ስህተቶች ስለነበሩ እና በመልሶ ማጥቃት ጎሎች ስለገቡብን የምንነሳበት እድል አልነበረም ለሁለተኛው ጎል ስንሄድ ደግሞ ሌላ ጎል ተቆጠረ ስለዚህ ቡድናችን እየወረደ ነው የሄደው በአጠቃላይ ግን ሲታይ በነበረው እንቅስቃሴ ደስተኛ ነኝየመጀመሪያውን 11 ስናስገባ አስበንበት እና ለምንፈልገው አጨዋወት ይሆናሉ ብለን የምናስባቸውን ነው የመጀመሪያው ስላልሰራ ሁለተኛ እቅድ በተቻለን መጠን ተጠቅመናል በተቻለን መጠን በነበረው ሰአትም ለመጠቀም ሞክረናል ያው ውጤቱ እንደታየው ሆኗል ማለት ነውተጋጣሚዎቼ እዚህ ሲመጡ የመጀመሪያ አማራጫቸው መከላከል እንደሆነ ያስታውቃል ግን እየተከላከሉ በመልሶ ማጥቃት እያጠቁን ስለነበረ በፈጠርነው ስህተት ተጠቅመው ግቦችን ማግባት ችለዋል በጣም ጠንካራ ጎናቸው ይሄ ነውከገቡት 11 ተጫዋቾች መካከል ሁለቱ ብቻ ናቸው የኢንተርናሽናል ጨዋታ ልምድ ያላቸው እንደኔ ያደረኩት አስቤበት እና ለኢትዮጵያ ይጠቅማል ብዬ ነው አሁንም ደግሞ ለሆነው ነገር ሁሉ ሀላፊነት እወስዳለው ከዚህ በሀላ ይሄን ነገር ተረክቦ የሚያስኬደው አካል እንግዲህ እድለኛ ነው ወይም ደግሞ ጥሩ የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ይኖረናል ማለት ነው እኔ ለሀገሬ የሚጠቅመውን አድርጌያለው ለእሱም ሀላፊነቱን እወስዳለውበጣም ደስተኛ ነኝ ምክንያቱም ዋነኛ አላማችን ወደ ጋና ማምራት ነበር የኢትዮጵያ ቡድን ጥሩ ነው ለወደፊቱ መልካሙን ሁሉ እመላቸዋለውጨዋታው መልካም ነበር የገረመኝ ነገር በስታዲየሙ የተገኘው ደጋፊ ነው ደጋፊዎቹ ሀገራቸውን ሲደግፉ ማየት ደስ ይላል ግብ ስላስቆጠርን እንጂ በእንቅስቃሴ ኢትዮጵያ የበላይ ነበረች በእንቅስቃሴው ተጋጣሚያችን ማሸነፍ ይገባው ነበር ሆኖም እኛ ግብ በማስቆጠራችን ለአፍሪካው ዋንጫ በቅተናል
https://soccerethiopia.net/football/37090
227
29,122
በአፍሪካ ዋንጫ ማጣርያ የኢትዮጵያ ተጋጣሚ ስብስቧን ይፋ አድርጋለች
ስፖርት
October 31, 2019
Unknown
በአፍሪካ ዋንጫ ማጣርያ በሜዳቸው ኢትዮጵያን የሚያስተናግዱት በኒኮላስ ዲፕዩስ የሚመሩት ማዳጋስካሮች በአፍሪካ ዋንጫ ማጣርያው የሚጠቀሙባቸው ተጫዋቾችን ይፋ አድርገዋልበፈረንሳይ ዝቅተኛ ሊጎች በሚጫወቱ ተጫዋቾች የተወጣጣው ይህ ብሄራዊ ቡድን የወቅቱ የብሄራዊ ቡድኑ ኮከብ ተጫዋች ፋኔቫ አንድርያታሲማ እና የፈረንሳይ ወጣት ቡድን ውጤት የሆነው ተስፈኛው ማርኮ ኢያኢማሂሪታራ ተካተዋልኢትዮጵያን የሚገጥመው ስብስብ ይህንን ይመስላልግብ ጠባቂዎችሜልቪን አድርያን አንድርያኒራ ራጆማዛንድርይ ራዛካናሪና ራኮቶሀሲምቦላተከላካዮችፓስካል ራዛካናንተኒቲና ቶማስ ፎንታኔ ሮማን ሜታኒሬ ጄረሚ ሞሬል ቲዮዲን ራማንጃርይ ማርዮ ባካርይ ጄረሚ ሞምብሪስአማካዮች ኢብራሂም አማዳ ማርኮ ኢላማህሪታራ አንድርያማሪዶ አሮሀሲና ጅያን ይቫስ አቤል አኒሰት ዲሜትሪ ካሎይን ላላይና ኖሜንጃንሀርይ ራያንይአና ራቬልሶን ባጅዮ ሮማርዬአጥቂዎችፋኔቫ አንድርያታሲማ ቻርለስ ካሮሉስ ሲልቫና ማርቲን ንጂቫ ፓፕሊን ቮአቭይ ግላድይሶን ሄንሪ
https://soccerethiopia.net/football/51478
96
25,332
​በአዲስ አበባ መሬት ልማትና ማኔጅመንት 600 ሠራተኞች ላይ ዕርምጃ ተወሰደ
ሀገር አቀፍ ዜና
21 February 2016
Unknown
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከ600 በላይ ሰራተኞች ላይ እርምጃ ወሰደ እርምጃ የተወሰደባቸው ሰራተኞች በማእከልና በክፍላተ ከተሞች ባሉ የመሬት ልማትና ማኔጅመንት መዋቅሮች ውስጥ የሚሰሩ ናቸውአስተዳደሩ በእዚህ ሰራተኞች ላይ እርምጃ የወሰደው በስነ ምግባር በሙስናና በብቃት ማነስ ምክንያቶች መሆኑ ታውቋል በተጠናቀቀው ሳምንት የተጀመረው እርምጃ ከዚህ ቀደም ከተወሰደው የተለየ ነው እርምጃውም ከስራ መታገድ ወደ ሌሎች ቦታዎች መዛወርና በህግ መጠየቅን ያካተተ መሆኑ ተገልጿልለአብነት ያህል በማእከል ደረጃ በመሬት ልማትና ማኔጅመንት ቢሮ ስር በሚገኙ ሰባት ኤጀንሲዎች ውስጥ ከሚሰሩ ሰራተኞች 43 ያህሉ የእርምጃው ሰለባ ሆነዋል ከእነዚህ ሰራተኞች ውስጥ ስድስቱ በህግ የሚጠየቁ ሲሆን የተቀሩ ከስራ የሚታገዱና ወደ ሌሎች ቦታዎች የሚዛወሩ ናቸውበክፍለ ከተማ ደረጃ ደግሞ በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ በመሬት ተቋማት ውስጥ የሚሰሩ 89 ሰራተኞች ላይ እርምጃ ተወስዷል ከእነዚህ ሰራተኞች ውስጥ 17 የሚሆኑት በህግ እንዲጠየቁ ውሳኔ የተላለፈ ሲሆን የተቀሩት ከስራ ገበታቸው እንዲታገዱና ወደ ሌሎች ቦታዎች እንዲዛወሩ ተወስኗልበየካ ክፍለ ከተማም እንዲሁ 69 ሰራተኞች መታገድ ከቦታ መዛወርና በህግ የመጠየቅ እርምጃ ተላልፎባቸዋልበቦሌ ክፍለ ከተማ 40 ሰራተኞች ከስራ የታገዱ ሲሆን ስድስት ሰራተኞችን በህግ ለመጠየቅ የካቲት 11 ቀን 2008 አም በቁጥጥር ስር መዋላቸውን ለማወቅ ተችሏልየአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ካቢኔ ያፀደቀው ይህ ውሳኔ በተጠናቀቀው ሳምንት በአስተዳደሩ ምክትል ከንቲባና የመሬት ልማትና ማኔጅመንት ክላስተር አስተባባሪ አቶ አባተ ስጦታው አመራር ሰጪነት ተግባራዊ መሆኑ ታውቋል ከአስተዳደሩ እዚህ ውሳኔ ላይ የደረሱ በተለያዩ መንገዶች ባካሄደው ግምገማ ሲሆን እነዚህ ሰራተኞች በሰነድ አልባ ይዞታዎች  በሊዝ በሚተላለፉ ቦታዎች የይዞታ ባለቤትነትና ስም ዝውውር ወቅትና በመሳሰሉት የመሬት ስሪት ስራዎች ህገወጥ ተግባራትን አከናውነዋል በሚል ምክንያት ነው  ሀብረተሰቡም ባገኘው አጋጣሚ በዘርፉ በርካታ የመልካም አስተዳደር ችግሮች መኖራቸውን ሲጠቁም የቆየ በመሆኑ ጭምር ነው ተብሏል የተቀሩትም በአቅም ማነስ ምክንያት እርምጃ እንደተወሰደባቸው ታውቋል ስራቸውን በአግባቡ ማከናወን አልቻሉም የሚለው ምክንያት የአስተዳደሩን ሰራኞች ያስገረመው እነዚህ ሰራተኞች በፌዴራል ደረጃ ተዘጋጅቶ የተሰጠውን የብቃት መመዘኛ ስልጠናና ፈተና ተፈትነው የመጡ መሆናቸው ነውየከተማ ልማትና ቤቶች ሚኒስቴር አዘጋጅነት በተቋቋመው ፕሮጀክት ፅህፈት ቤት 900 የአዲስ አበባ ከተማ የመሬት ሰራተኞች ይህንን ስልጠና ወስዷል ስልጠናው ከግል ከሙያ ማሀበራትና ከክልል ከተሞች ለተወጣጡ 4800 ሰራተኞች ጨምሮ የተሰጠ ነው ለዚህ ስልጠና መንግስት 132 ሚሊዮን ብር ወጪ አድርጓልየአስተዳደሩ 900 ሰራተኞች ይህንን ስልጠናና ፈተና ወስደው ወደ ስራ ከተሰማሩ ብዙም ሳይቆዩ በተካሄደ ግምገማ 600ዎቹ ጥፋተኛ ናቸው ተብሎ የተወሰደ እርምጃ በመሆኑ ስልጠናውና ለስልጠናው የወጣው ወጪ ከስሯል በሚል ነው የሰራተኞቹ አግራሞት መነሻቢያንስ ግምገማው ቀደም ብሎ ቢካሄድና መንግስት ለመረጣቸው ሰራተኞች ብቻ ስልጠናው ቢሰጥ መልካም ነበር በማለት ስማቸውን መግለፅ ያልፈለጉ የአስተዳደሩ ሰራተኞች ለሪፖርተር ገልፀዋልአስተዳደሩ ከአራት ወር በፊት በወረዳ መወቅሮች ውስጥ የነበሩ ከዲፕሎማ በታች የትምህርት ደረጃ ያላቸው አመራሮችና የስነ ምግባር ችግር ያለባቸውን 630 አመራሮች መቀነሱን መዘገባችን ይታወሳል በዚህ ጉዳይ ላይ የአዲስ አበባ መሬት ልማትና ማኔጅመነት ቢሮ ሀላፊ አቶ ሰለሞን ሀይሌ አስተያየት እንዲሰጡ የተደረገው ጥረት አልተሳካም 
https://www.ethiopianreporter.com/article/11140
391
23,893
የአዲስ አበባ በጀት ቀመር ‹‹ከወጪ መደብ›› ወደ ፕሮግራም በጀት ሊሸጋገር ነው
ቢዝነስ
12 July 2017
Unknown
ከንቲባ ድሪባ ኩማ የ2009 በጀት አመት እቅድ አፈፃፀምና የ2010 በጀት አመት ዋና ዋና እቅድ ሪፖርት ለአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክር ቤት ሀምሌ 4 ቀን 2009 አም ባቀረቡበት ወቅት የከተማ አስተዳደሩ መስሪያ ቤቶች የበጀት አመዳደብ ከወጪ መደብ አሰራር ወደ ፕሮግራም በጀት አሰራር እንደሚሸጋገር ገለፁይኼንን አሰራር ተግባራዊ ለማድረግ የመንግስት ፋይናንስ አስተዳዳር ማሻሻያ ረቂቅ አዋጅ በካቢኔ መፅደቁን ምክር ቤቱም እንዲያፀድቀው መቅረቡን ከንቲባው ተናግረዋልይህ የፋይናንስ አስተዳደር ማሻሻያ ረቂቅ አዋጅ በምክር ቤት ፀድቆ ተግባራዊ መደረግ ሲጀምር የመንግስት መስሪያ ቤቶች የውስጥ አደረጃጀት የበለጠ ውስጣዊ ነፃነት እንዲጎናፀፍና መስሪያ ቤቶቹ ሀላፊነታቸውን በብቃት መወጣት እንዲችሉ ከፍተኛ እገዛ ያደርጋል በማለት ከንቲባ ድሪባ በሪፖርታቸው አስታውቀዋልየወጪ መደብ የበጀት አመዳደብ ስርአት ላለፉት አስርት አመታት ሲተገበር የቆየ ሲሆን በዋናነት የበጀት ዝውውር በሚያስፈልግበት ወቅት ረዥም ሂደት የሚከተልና የፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት ቢሮንና የከንቲባውን ይሁንታ የሚፈልግ ነው ይኼ አሰራር ለፕሮጀክቶች መጓተት እንደ አብይ ምክንያት ተደርጎ ሲቀርብ የቆየ በመሆኑ በአዲሱ አሰራር ችግሩ ይቀረፋል ተብሏልአዲሱ አሰራር አንድ ባለበጀት መስሪያ ቤት ሊያካሄድ ያቀዳቸውን ፕሮጀክቶች መሰረት ያደረገ በጀት በጥቅሉ እንዲመደብ የሚያደርግ ሲሆን የበጀት ዝውውር ካስፈለገም የሚፈቅድ አሰራር ነው የፌዴራል መንግስትም ይኼንን አሰራር ከአምስት አመታት በፊት ተግባራዊ ማድረጉ ይታወቃል ይኼ አሰራር ከንቲባ ድሪባ ኩማ እንደገለፁት ለሀላፊዎች ነፃነት የሚሰጥ ነውየአዲስ አበባ ከተማ አስተደደር በ2009 በጀት አመት 334 ቢሊዮን ብር ለካፒታልና ለመደበኛ ወጪዎች ማፅደቁ ይታወሳል ባለፉት 11 ወራት 315 ቢሊዮን ብር ለመሰብሰብ አቅዶ 265 ቢሊዮን ብር መሰብሰብ መቻሉን ይኼም 85 በመቶ የእቅድ አፈፃፀም እንዳለው ከንቲባው ተናግረዋልከወጪ አንፃር ባለፉት 11 ወራት 224 ቢሊዮን ብር ወጪ የተደረገ መሆኑንና ከዚህ ውስጥ 60 በመቶ የሚሆነው ለካፒታል ፕሮጀክቶች እንደሆነ ተገልጿልለ2010 በጀት አመት የሚያስፈልገውን 405 ቢሊዮን ብር በጀት ምክር ቤቱ አፅድቋል ይህም በጀት በፕሮግራም በጀት አመዳዳብ ስሌት የተዘጋጀ ነው ተብሏልከንቲባ ድሪባ ከበጀት በተጨማሪም በንግድ አሰራር በመሬትና መሬት ነክ ጉዳዮችና በውሀ አቀርቦት ላይ የአስተዳደሩን የስራ አፈፃፀም ሪፖርት አቅርበዋል ከንቲባው እንዳሉት ህገወጥ የንግድ እንቅስቃሴን ለመከላከል ሁለት መሰረታዊ ስልቶች ተግባራዊ ተደርገዋል የመጀመርያው በዘርፉ መዋቅር በንግዱ ማሀበረሰብና በሸማቾች ማሀበራት የሚከናወን መደበኛ ተግባር ነው ሁለተኛው ደግሞ ከፀረ ኮንትሮባንድና ህገወጥ ንግድ ግብረ ሀይል ጋር በጋራ የተሰራ ስራ ነውበዚህ መሰረት በበጀት አመቱ በ242500 የንግድ መደብሮች ላይ መደበኛ ቁጥጥር ለማድረግ ታቅዶ በ189328 መደብሮች ላይ ቁጥጥር ተደርጓል ብለዋልበዚህ ቁጥጥር በህገወጦች ላይ ህጋዊና አስተዳዳራዊ ማስተካከያዎች የተወሰዱ ሲሆን 13 ሺህ መደብሮች የፅሁፍ ማስጠንቀቂያ 8597 መደብሮች ታሽገው እንዲቆዩ 158 መደብሮች ንግድ ፈቃዳቸው እንዲሰረዝ ተደርጓል በማለት ከንቲባው ተናግረዋልየአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የሰነድ አልባ ባለይዞታዎችን ጉዳይ በ2009 አም ለማጠናቀቅና ባለጉዳዮችን ሲያስተናግድ የቆየውን ፕሮጀክት ፅህፈት ቤት የማፍረስ እቅድ ይዞ ነበር ነገር ግን አሁንም ቢሆን ስራው መጠናቀቅ ባለመቻሉ ለቀጣዩ በጀት አመት ተሸጋግሯልበተጠናቀቀው በጀት አመት ከ1988 አም በፊት ጥያቄ የቀረበላቸው 4553 ሰነድ አልባ ባለይዞታዎች ሙሉ ለሙሉ ለማጠናቀቅ በተደረገው ስራ 4175 ለሚሆኑ ባለይዞታዎች ጥያቄ ተመልሷል 378 የሚሆኑት ደግሞ ጥያቄያቸው ለቀጣዩ በጀት አመት ተሸጋግሯልከ1988 አም እስከ 1997 አም አግባብ ባለው አካል ሳይፈቀድ የተያዙ 11029 ይዞታዎች ጥያቄያቸው ተስተናግዷል ከእነዚህ ውስጥ 9430 ባለይዞታዎች የተዘጋጀላቸውን ካርታ ተረክበዋል ቀሪዎቹ 1599 ባለይዞታዎች እስካሁን መጥተው ካርታቸውን አልተረከቡም በዚህ ሂደት በአጠቃላይ 37 ሺህ ባለይዞታዎች ካርታ ተሰጥቷቸዋልበመልሶ ማልማት ፕሮግራም 186 ሄክታር መሬት ላይ ያረፉ 2228 ቤቶች ለማፍረስ ታቅዶ 1980 ቤቶች የፈረሱ መሆናቸውን በዚህም 102 ሄክታር መሬት ሙሉ ለሙሉ ከሰው ንክኪ ነፃ መሆኑን ከንቲባ ድሪባ ገልፀዋልበንፁህ ውሀ አቅርቦት በኩል በተለይ ከፍተኛ የሆነ የውሀ ችግር የሚታይባቸው ኪስ ቦታዎች ላይ የሚታየውን የአቅርቦት ችግር ለመፍታት በተመረጡ አካባቢዎች 17 ጉድጓዶችን ለመቆፈር ታቅዶ የ13 ጉድጓዶች ቁፋሮ ተጠናቋልከዚህ በተጨማሪም ከንቲባ ድሪባ ባቀረቡት ሪፖርት በአዲስ አበባ ዙሪያ ኦሮሚያ ልዩ ዞን ውስጥ የሚገኙ ነዋሪዎች የሚያነሱትን የውሀ እጥረት ችግር ለመቅረፍ በተለይም ለከተማው የመጠጥ ውሀ መገኛ የሆኑ አካባቢዎችን የንፁህ መጠጥ ውሀ አገልግሎት ተጠቃሚ ከማድረግ አንፃር የአስር ጉድጓዶች ቁፍሮ ይካሄዳል ብለዋልቁፍሮ የሚካሄደው በሰበታ በቡራዩ በለገጣፎ በሱሉልታ በገላንና በአቃቂ ገጠራማ አካባቢዎች ነው ለሚቆፈሩት ጉድጓዶች ሳይት መረጣ የኦሮሚያ ውሀ ስራዎች ድርጅት እያካሄደ ነው በማለት ከንቲባ ድሪባ አስረድተዋል
https://www.ethiopianreporter.com/content/%E1%8B%A8%E1%8A%A0%E1%8B%B2%E1%88%B5-%E1%8A%A0%E1%89%A0%E1%89%A3-%E1%89%A0%E1%8C%80%E1%89%B5-%E1%89%80%E1%88%98%E1%88%AD-%E2%80%B9%E2%80%B9%E1%8A%A8%E1%8B%88%E1%8C%AA-%E1%88%98%E1%8B%B0%E1%89%A5%E2%80%BA%E2%80%BA-%E1%8B%88%E1%8B%B0-%E1%8D%95%E1%88%AE%E1%8C%8D%E1%88%AB%E1%88%9D-%E1%89%A0%E1%8C%80%E1%89%B5-%E1%88%8A%E1%88%B8%E1%8C%8B%E1%8C%88%E1%88%AD-%E1%8A%90%E1%8B%8D
556
25,594
በቴፒ ከተማ ላይ በተነሳ የይገባኛል ጥያቄ የፀጥታ ውጥረት ነግሷል
ሀገር አቀፍ ዜና
22 November 2015
Unknown
የደቡብ ምእራብ ኢትዮጵያ የግብርና ኢኮኖሚ እምብርት ከሆኑ ከተሞች አንዷ በሆነችው ቴፒ ከተማ በፀጥታ መደፍረስ ሳቢያ ውጥረት ነግሷል ቴፒ ከተማና ዙሪያዋ በፌዴራል ፖሊስ ጭምር ጥበቃ ቢደረግላቸውም የሽፍታ ሀይል በመኖሩ ከስጋት መላቀቅ እንዳልቻሉ ሪፖርተር ያነጋገራቸው የከተማው ነዋሪዎች ገልፀዋልለተፈጠረው የፀጥታ ችግር ዋነኛ መንስኤ ቴፒ ከተማ የምትገኝበት የኪ ወረዳ የእኛ ነው የሚል አቋም በያዙ የሸኮ ብሄረሰብ ተወላጆችና በሸካ ብሄረሰብ ተወላጅ አመራሮች መካከል ከጊዜ በኋላ እየተካረረ የመጣ አለመግባባት በመኖሩ ነው ተብሏልአለመግባባቱን በውይይት ከመፍታት ይልቅ ሀይል የመረጡ የአካባቢው ተወላጆች በመሸፈታቸውና ጊዜ እየጠበቁ ጥቃት በመፈፀማቸው ከፍተኛ ውጥረት መንገሱን መታዘብ ተችሏል በአሁኑ ወቅት ከሚዛን ተፈሪ ወደ ቴፒ ከሽሽንዳ ከተማ ወደ ቴፒ ከማሻ ከተማ ወደ ቴፒ የሚወስዱ መንገዶች በሙሉ በደቡብ ክልል ልዩ ሀይል በፌደራል ፖሊስና በመከላከያ ሰራዊት ቁጥጥር እየተደረገባቸው ይገኛሉ ቁጥጥሩ ማንኛውም መንገደኛ ላይ ጥብቅ ፍተሻን የሚያካትት ሲሆን የፀጥታ ሀይሎች አካባቢውን በንቃት በመቆጣጠር ላይ መሆናቸውም ተስተውሏል  ሪፖርተር ያነጋገራቸው የአካባቢው ነዋሪዎች ቴፒ ከንግድ ከተማነት ይልቅ የስጋት ቀጣና መስላለች ይላሉ ምክንያቱም በመንግስት የታወጀ የሰአት እላፊ ገደብ ባይኖርም ሁሉም ነዋሪዎች ከምሽቱ 12 ሰአት ጀምሮ በከተማ ውስጥ እንዲዘዋወሩ አይፈቀድም  ካለፉት ሁለት ሳምንታት ወዲህ ግድያ ባይፈፀምም ከዚያ በፊት በነበሩት ጊዜያት በየምሽቱ የሰው ህይወት መጥፋቱ የተለመደ እንደነበር ነዋሪዎቹ ይናገራሉ ምንም እንኳ አጎራባች በሆነው የጋምቤላ ክልል በሚገኘው በመከላከያ ሰራዊት በፌዴራል ፖሊስና በክልሉ ልዩ ሀይል የታገዘ ጥበቃ ቢደረግም እጅ ያልሰጠ የሽፍታ ሀይል በመኖሩ ነዋሪዎች ስጋት ውስጥ እንዳሉ ይናገራሉየሚፈፀመው ግድያ እንዳሳሰባቸው በመግለፅ የፌዴራል መንግስት ሰላም ለማስጠበቅ ከሚያደርገው እንቅስቃሴ በተጓዳኝ ችግሩን በዘላቂነት ለመፍታት ፖለቲካዊ መፍትሄ ሊሰጥበት ይገባል በማለት ነዋሪዎች ተናግረዋል ስማቸውን መግለፅ ያልፈለጉ የከተማው ነዋሪ ለሪፖርተር ሲያብራሩና ስማቸውን መግለፅ ያልፈለጉበት ምክንያት ሲናገሩም የፀጥታ ችግሩን ለመቅረፍ በተጠሩ መድረኮች አስተያየት የሰጡ ሰዎች ላይ እርምጃ የተወሰደ በመሆኑ በአደባባይ ሀሳብን መግለፅ በራስ ላይ እንደመፍረድ ይቆጠራል በማለት የችግሩን ጥልቀት አስረድተዋልየሸኮ ተዋላጆች የሚያነሱት ጥያቄ መሰረቱ በቤንች ማጂ ዞን የሚገኘው ሸኮ ወረዳ በሸካ ዞን የሚገኘው የኪ ወረዳና በጋምቤላ ክልል ማጃንግ ዞን የሚገኘው ሜጢ ወረዳ አንድ ላይ ተዋህዶ ዞን እንዲሆንና ዞኑንም የማስተዳደር ስልጣንም እንዲሰጣቸው ነው የማጃንግ ብሄርን ማጠቃለል የፈለጉበትን ምክንያት ለጉዳዩ ቅርበት ያላቸው የሸካ ዞን ተወላጅ ለሪፖርተር እንደገለፁት የማጃንግና የሸኮ ብሄረሰብ አባላት ለዘመናት አብረው የኖሩና ባህላቸውም ተመሳሳይ በመሆኑ ነው ነገር ግን ይህንን ፖለቲካዊ ጥያቄ በሰላማዊ መንገድ ከማንሳት ይልቅ ሀይል የሚጠቀሙ መኖራቸው ክልሉንም ሆነ የፌዴራል መንግስትን እንዳስቆጣ እኝሁ የሸካ ተወላጅ ጨምረው ተናግረዋልነገር ግን ይህ ፖለቲካዊ ጥያቄ በሰላማዊ መንገድ ቢቀርብ እንኳ ለጋምቤላ ክልል ለቤንች ማጂ ዞንና ለሸካ ዞን ባለስልጣናት የሚዋጥ አይደለም የሚሉም አሉ ምክንያቱም ለጋምቤላ ክልል የማጃንግ ዞን ዋነኛ የሀብት ምንጭ በመሆኑ ነው ይላሉ ክልሉም ከፍተኛውን ገቢ የሚያገኘው ከዚሁ አካባቢ እንደሆነ ይነገራል በሌላ በኩልም ቴፒ ከተማ የሚገኝበት የኪ ወረዳ ለሸካ ዞን ዋነኛ እስትንፋስ መሆኑን የሚገልፁ ነዋሪዎች በበኩላቸው ወረዳው ከፍተኛ የሆነ ሀብት ባለቤት እንደሆነና ከዚህ በተጨማሪም ሸኮ ወረዳም ለቤንች ማጂ ዞን ዋነኛ የገቢ ምንጭ በመሆኑ ጥያቄው ከዚህም ወገን እየተነሳ እንደሚገኝ አብራርተዋልእነዚህን በሀብት የበለፀጉ ወረዳዎች ዞኖቹ በቀላሉ አስረክበው ለተነሱት ጥያቄዎች ምላሽ ይገኛል የሚል እምነት የለም የሚሉ አስተያየቶች ቢኖሩም ዋናው ጉዳይ ግን ሀይል ከመጠቀም ይልቅ ወደ ሰላማዊ መንገድ መምጣት ይገባል በማለት ሀሳብ የሚያቀርቡ የሁለቱም ብሄረሰብ ተወላጆች ለውይይት እየጎተጎቱ ነው የቴፒ ከተማ ከንቲባ አቶ በሱፈቃዱ መኮንን በአካባቢው በየጊዜው እየተፈጠረ ባለው አለመግባባት የፀጥታና አለመረጋጋት ችግር መኖሩን አምነዋልበአሁኑ ወቅት የፀጥታ መዋቅሩ በሀብረተሰቡና በፀጥታ ሀይሎች ተሳትፎ እየተሻሻለ መጥቷል በማለት የተናገሩት ከንቲባው ነዋሪዎች ያነሷቸው የፀጥታ ችግሮች ካለው ነባራዊ ሁኔታ አንፃር ሲታዩ የተጋነኑ ናቸው ብለዋል ያም ሆኖ በአካባቢው ለሚገኙ ህዝቦችና ለግብይት ወደ ቴፒ ከተማ ለሚመጡ ነጋዴዎች የፀጥታ ችግሩ ስጋት መፍጠሩን አክለዋልሪፖርተር ያነጋገራቸው ነጋዴዎች በፀጥታው ችግር ምክንያት ምርት ወደ ገበያ እየወጣ ካለመሆኑም በተጨማሪ ገዥዎችም ከተማውን እየጎበኙ አይደሉም ብለዋል ለአካባቢው ማሀበረሰብም ሆነ ለከተማው የንግድ እንቅስቃሴ መንግስት አፋጣኝ ዘላቂ መፍትሄ እንዲሰጥ ነጋዴዎቹ ጠይቀዋልበቴፒ ከተማ የሚኖረው ህዝብ ቁጥር ብዛት ከ35 ሺህ በላይ ሲገመት ከአምስት ሺህ ያላነሱ የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎችም በቴፒ ዩኒቨርሲቲ ትምህርታቸውን በመከታተል ላይ እንደሚገኙ ለማወቅ ተችሏል
https://www.ethiopianreporter.com/article/9529
554
49,550
ጠ/ሚ ዶክተር አብይ አህመድ ለይፋዊ የስራ ጉብኝት ኳታር ገቡ
ፖለቲካ
March 19, 2019
Unknown
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ለይፋዊ የስራ ጉብኝት ኳታር ገብተዋልበጠቅላይ ሚኒስትሩ የተመራው የልኡካን ቡድን ዶሀ ሲደርስ የኳታር የትራንስፖርት እና መገናኛ ሚኒስትር ጃሲም ቢን ሳይፍ አል ሱለይቲ አቀባበል አድርገውለታልጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ በቆይታቸው በሀገራቱ የሁለትዮሽ ጉዳዮች ላይ እንደሚወያዩ ይጠበቃልምንጭ በኳታር የኢትዮጵያ ኤምባሲ
https://waltainfo.com/am/31020/
42
15,792
‘’ገበታ ለሃገር’’ ይፋ ሆነ
ሀገር አቀፍ ዜና
Aug 16, 2020
2,050
አዲስ አበባ ነሀሴ 10 2012ኤፍ ቢ ሲ የገበታ ለሀገር መርሀ ግብር ኢትዮጵያውያን ትውልደ ኢትዮጵያውያን እና የኢትዮጵያ ወዳጆች ለኢትዮጵያ ብልፅግና አሻራቸውን የሚያኖሩበት ነው ተብሏልጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ገበታ ለሀገር ይፋ በተደረገበት ወቅት ገንዘብ እውቀት እና ጉልበት በማሰባሰብ ተፈጥሮን ሳናውክ ለዜጎችም ለውጭ ቱሪስቶችም የምትመች ኢትዮጵያን እንፈጥራለን ብለዋልበገበታ ለሀገር መርሀ ግብር በጥቅምት ወር የመጀመሪያ ሳምንታት የVVIP እና VIP የተከፈለበት የእራት ግብዣ ይኖራልVVIP 10 ሚሊዮን ብር ሲሆን VIP 5 ሚሊዮን ብር ይከፈልበታል ተብሏልበኢትዮጵያ ብልፅግና ውስጥ ሁሉም ዜጋ አሻራውን እንዲያኖርም በኢትዮቴሌኮም አማካኝነት የአጭር የፅሁፍ መልእክት የገቢ ማሰባሰቢያ ይዘጋጃልዲያስፖራውም ድጋፍ እንዲያደርግ ገንዘብ የሚሰበሰብበት አካውንት ይከፈታል ተብሏልበጥቅሉ ከገበታ ለሀገር ቢያንስ 3 ቢሊየን ብር ይገኛል ተብሎ ይጠበቃልበሚገኘው ሀብትም ጎርጎራ ወንጪ እና ኮይሻ በሚቀጥለው አመት ይለማሉ ተብሏልገበታ ለሀገር እና ገበታ ለሸገር ከአዲስ አበባ ተሻግሮ በመላው ኢትዮጵያ የሚሰፋበት ነውበአልአዛር ታደለ
https://www.fanabc.com/%e1%8c%88%e1%89%a0%e1%89%b3-%e1%88%88%e1%88%83%e1%8c%88%e1%88%ad-%e1%8b%ad%e1%8d%8b-%e1%88%86%e1%8a%90/
121
41,921
በኒውዮርክ የፀጥታና የደህንነት ሁኔታ ጥብቅ ሆኗል
ዓለም አቀፍ ዜና
November 08, 2016
Unknown
የማራቶን ሯጮችና አድናቂዎቻቸውን እንዲሁም ለምርጫ ዘመቻ የተሰማሩትን የሁለቱን እጩዎች ደጋፊዎች ጨምሮ ሁሌም እንግዳ የማታጣና ድምቀት የማይለያት ከተማ ከመቼውም በላይ በሰው ጎርፍ ተጥለቅልቃለችይህ ሁሉ አለምአቀፉ አሸባሪ ቡድን አልቃይዳ ጥቃት ሊሰነዝር ሊያቅድ ይችል ይሆናል የሚል የፀጥታ ጥንቃቄ አስፈላጊነት ወሬ እየተሰማ ባለበት ነውቢግ አፕል በሚለው ዘመን የጠገበ የቁልምጫ ስሟ የምትታወቀውን ከተማ ደማቅ ገፅታና ባለ ቀለም ድምፆች በተመለከተ የአሜሪካ ድምጿ ካሮሊን ፐርሱዩት ዘገባ አድርሳናለችለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ
https://amharic.voanews.com//a/us-election-new-york-11-7-2016/3585482.html
64
39,645
ኢቦላ በጊኒ አገረሸ
ዓለም አቀፍ ዜና
September 12, 2014
Unknown
በኢቦላ ክፉኛ ከተጠቁት የምእራብ አፍሪካ ሀገሮች መካከል አንዷ የሆነችው ጊኒ ውስጥ ቫይረሱ ቀድሞ ባልደረሰባቸው አካባቢዎች አዳዲስ ህመምተኞች እየታዩ መሆኑ ተገልጿልይህ ሁኔታ ለስድስት ወራት ከተካሄደው የመቆጣጠር ጥረት በኋላ ኢቦላን ጊኒ ውስጥ ማረጋጋት ስለመቻሉ በተሰማው አበረታች ዜና ላይ ቀዝቃዛ ውሀ እንደመቸለስ ታይቷል መሆኑም ጊኒ አሁንም በአስቸኳይና በተጠንቀቅ ሁኔታ ላይ ትቆያለችበሌላ በኩል ደግሞ በኢቦላ ወደተጠቁ ሀገሮች ይደረጉ የነበሩ በረራዎች እንደተቋረጡና ድንበሮችም እንደተዘጉ መሆን ወደሀገሮቹ ሊደርሱ የሚገባቸውን ሰብአዊ አቅርቦቶች በወቅቱ እንዳይደርሱ ማድረጉ ተነግሯልይህ በእንዲህ እንዳለ የላይቤርያ መንግስት ለኢቦላ ወረርሽኝ እየሰጠ ያለውን ምላሽ በሚተቹ ጋዜጠኞች ላይ ገዳቢ እርምጃዎችን እየወሰደ ነው ሲል የላይቤሪያ ጋዜጠኞች ሀብረት አስታውቋልለዝርዝሩ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ
https://amharic.voanews.com//a/ebola-guinea-resergence-air-bans-liberia-press-09-12-14/2448177.html
94
14,698
የሶስትዮሽ ድርድሩ የኢትዮጵያን ብሔራዊ ጥቅምና መብት ባስከበረ መልኩ ይካሄዳል – የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር
ሀገር አቀፍ ዜና
Oct 26, 2020
304
አዲስ አበባ ጥቅምት 16 2013 ኤፍቢሲ ነገ ከሰአት ቀጠሮ በተያዘለት በህዳሴ ግድብ ላይ የሚያተኩረው የሶስትዮሽ ድርድር የኢትዮጵያን ብሄራዊ ጥቅምና መብት ባስከበረ መልኩ እንደሚካሄድ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀድርድሩ ላይ የኢትዮጵያ ሱዳንና ግብፅ የውሀ ጉዳይና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች እንደሚሳተፉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ ተናግረዋልየድርድሩ ሂደት የሶስቱ ሀገራት መሪዎች ባስቀመጡት አቅጣጫ መሰረት የሚካሄድ መሆኑንም ቃልአቀባዩ ገልፀዋልድርድሩ ስኬታማ እንዲሆን ኢትዮጵያ ፅኑ ፍላጎት እንዳላት መናገራቸውን ኢዜአ ዘግቧልድርድሩ ነሀሴ 22 ቀን 2012 አም ከተካሄደው የበይነ መረብ ውይይት በኋላ የተቋረጠ ሲሆን መስከረም 4 ቀን 2013 አም እንደሚቀጥል ቢገለፅም እስካሁን ሳይካሄድ ቆይቷልየግድቡ የሶስትዮሽ ድርድር የተቋረጠው በሱዳንና በግብፅ ምክንያት እንደሆነ ኢትዮጵያ ይፋ ማድረጓ ይታወሳልበህዳሴ ግድብ ላይ ያተኮረው የሶስትዮሽ ድርድር የተጀመረው ባለፈው አመት ሀምሌ ወር በአፍሪካ ህብረት አማካኝነት እንደነበረ የሚታወስ ነው
https://www.fanabc.com/%e1%8b%a8%e1%88%b6%e1%88%b5%e1%89%b5%e1%8b%ae%e1%88%bd-%e1%8b%b5%e1%88%ad%e1%8b%b5%e1%88%a9-%e1%8b%a8%e1%8a%a2%e1%89%b5%e1%8b%ae%e1%8c%b5%e1%8b%ab%e1%8a%95-%e1%89%a5%e1%88%94%e1%88%ab%e1%8b%8a/
115
1,927
ሌላ ዓመት ከሰዓታት በኋላ
መዝናኛ
December 31, 2018
30
የፀሀይ መውጣትና መግባት ዛሬን ለነገ እያቀበለ ወቅቶችንም እያፈራረቀ በሰው ልጅ ተለክቶ ከተቀመጠው አመት ይደርሳል አንደኛው አመት ሲብትም ሌላኛው ይጠባል እንዲህ እንዲህ እያለም የሰው ልጅ እልፍ አመታትን ዘልቋል ተፈጥሮ ለየፍጥረታቱ የተለያየ ጣእም መስጠቷ እዚህ ሲመሽ እዚያ እንዲነጋ አድርጓልና በእኛ መኸር ሌላው አለም አዲስ አመቱን ይቀበላል በጎርጎሮሳዊያኑ የዘመን ቀመር መሰረትም ዛሬ ከሰአታት በኋላ አንድ ዘመን ተጠናቆ ሌላኛው ይተካልና ለሚያከብሩት እንኳን ከዘመን ዘመን አሸጋገራችሁ መልካም ምኞታችን ነውየፈረንጆቹ 2018 ቆጥሮ የተረከባቸውን ቀናት ለ2019 ሊያስረክብ ሰአታት ብቻ ቀርተውታል ከዚያ በፊት ግን በአመቱ በአለም ዙሪያ ከሆኑት ጥቂት የማይረሱ ጉዳዮችን ማስታወስ ይገባልና እነሆ በፖለቲካው ዘርፍ የሁለቱ ኮሪያዎች ሰላማዊ መንገድን መከተል በአመቱ ከታዩ ስኬታማ ጉዳዮች መካከል ይጠቀሳል የክረምቱ ኦሊምፒክ ለሰላም መስፈን ምክንያት በመሆኑም በታሪክ ሲዘከር ይኖራል የሰላዩ ሰርጊ ስክሪፓልና የልጁ ጉዳይም ሩሲያንና እንግሊዝን ፍጥጫ ውስጥ የከተተ ነበር የሩሲያዊው ፕሬዚዳንት ለአራተኛ ጊዜ መመረጥ የአሜሪካ ከኢራን ኒኩሌር ስምምነት መውጣት እንዲሁም የሳውዲ አረቢያው ጋዜጠኛ ግድያም አለምን በእጅጉ ያነጋገረ ጉዳይ ነውበጦርነት የሚማቅቁት ሶሪያዊያን አሁንም ስደትና ሞት እጣ ፋንታቸው ሲሆን የመናዊያኑም በነበሩበት ሁኔታ ቀጥለዋል በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ህፃናት ምድሪቷን ሲቀላቀሉ በዚያው ልክ የሚሆኑት ቦታቸውን ለመጪዎቹ አስረክበው ወደማይቀረው አለም ሄዷል ከእነዚህ መካከልም የተባበሩት መንግስታት ዋና ፀሀፊ ኮፊ አናን የፊዚክስ ሊቁ ስቴፈን ሀውኪንግ ተጠቃሽ ናቸው ከበጋው ኦሊምፒክ ባሻገር የሩሲያው አለም ዋንጫም ስፖርታዊ ክንውኖች ናቸው አዳዲስ ቴክኖሎጂዎች ሲተገበሩ በሳይንስና በሌሎች ዘርፎች ልቀው የተገኙ ለሽልማት በቅተዋል በሰሩት ወንጀል ወህኒ የተበረከተላቸውም ብዙዎች ናቸውበየቀኑ አዲስ ክስተት የምታሳየው አለም ከዚህ በኋላም በርካታ ክፉና ደግ ነገሮችን ማስተናገዷ አይቀርም ዛሬ በዋዜማው ላይ ሆነንም አዲሱ አመት መልካም መልካሙን የምንሰማበትና የምናይበት እንዲሆን ተመኝተን በአሉ ላይ ትኩረታችንን እናድርግ አዲስ አመትና ከሳምንት በፊት የሚያከብርበት የገና በአል በፈረንጆቹ ዘንድ ልዩ ቦታ የሚሰጠው ነው በመሆኑም አከባበሩና ዝግጅቱ ረጅም ጊዜ ይወስዳል መኖሪያ ቤቶች የገበያ አዳራሾች እንዲሁም መስሪያ አካባቢዎችም ሳይቀር በመብራቶች በገና ዛፎች እንዲሁም ለበአሉ ድምቀት ሊሰጡ በሚችሉ ቁሳቁሶች ይደምቃል በአላት እንደየሀገሩ እና እንደየባህሉ በተለያዩ መንገዶች ይከበራልና በወፍ በረር የጥቂት ሀገራትን የበአል አከባበር እንመልከትበግሪጎሪያን የቀን አቆጣጠር በምትመራው እንግሊዝ እለቱ የቤተሰብ አባላት ተሰባስበው ያሳልፉታል ቢግ ቤን ብለው የሚጠሩት ግዙፉ ሰአት የመጨረሻዎቹን 12 ሰከንዶች ቆጥሮ ሲጨርስ የለንደን ሰማይ በርችት ይደምቃል የቤተሰብ አባላት ለበአሉ የተዘጋጁ ምግብና መጠጦችን እየተቃመሱ ሞቅ ባለ መልኩ ያከብሩታል በባህላቸው መሰረት በእለቱ ወደቤት የሚገባው በፊት ለፊት በር ቢሆንም የሚወጣው ግን በኋላ በር ነውየራሳቸው የሆነ ባህል የሌላቸው አሜሪካዊያን ደግሞ ጣፋጭ ምግቦችን በማዘጋጀትና ወይን እና ሻምፓኝ የመሳሰሉ መጠጦችን በመጎንጨት እለቱን ያከብራሉ ከዚህ ባሻገር በቤተሰብና ዘመድ አዝማድ መካከል የእግር ኳስና ሌሎች ስፖርታዊ ውድድሮችንም ያከናውናሉ ዴንማርካዊያን ከእኛ ጋር የሚቀራረብ የአዲስ አመት አቀባበል ልማድ አላቸው ጎመን ምንቸት ውጣ የገንፎ ምንቸት ግባ እንደሚባለው በዋዜማውበዛሬው እለት አመቱን ሙሉ የተጠቀሙባቸውን ድስቶች ሰብስበው በራቸው ፊት ለፊት ይወረውራሉ የተሰባበሩትን በመተውም ያልተሰበሩትን በአመቱ እንዲቀጥሉ ያደርጋሉ አዲሱን አመት የሚቀበሉትም በመጨረሻዎቹ 12 ሰከንዶች ወንበር ላይ ቆመው በመዝለል ነውበሉናር የቀን አቆጣጠር የሚመሩት ቻይናዊያን አዲስ አመትን ዩአን ታን ብለው ይጠሩታል በእለቱ ከበሮ መሰል ታምቡር በመምታት ሴጣንን የማባረር ስርአት የሚካሄድ ሲሆን የቤተሰብ አባላትና ጓደኞችም በቀይ ማሸጊያ የተሸፈነ ስጦታ በመለዋወጥ በአሉን ያሳልፋሉ በቻይናዊያኑ ዘንድ የአዲስ አመት ክብረ በአል ረጅም ሲሆን ከ1015 ለሆኑ ቀናት ይቆያልጃፓን እስከ 1873 ድረስ በቻይናዊያኑ የዘመን ቀመር ስትመራ ቆይታ ወደ ግሪጎሪያን የዘመን አቆጣጠር የቀየረች ሀገር ናት ጃፓናዊያን እለቱን ወደ ሀይማኖት ስፍራዎች በመሄድ መልካም አመት እንዲሆንላቸው የሚፀልዩ ሲሆን ለ180 ጊዜያት በመደወልም ሰይጣንን የማባረር ስነስርአት ያካሂዳሉ ቤታቸውን በማሰማመርም ሞቺስ በመባል የሚጠራውን ከሩዝ የተዘጋጀ ኬክ ይመገባሉጀርመናዊያን የቀለጠ ብረት በውሀ ውስጥ በማንጠባጠብ ከሚሰጠው ቅርፅ አዲሱን አመት ይተነብያሉ አመቱ በሚቀየርበት እኩለ ሌሊት ላይም ቤተሰብ ሁሉ በአንድ ተሰብስቦ መልካም ምኞታቸውን በመለዋወጥ የአዲስ አመት በአልን ያከብራሉ ስፔናዊያን ደግሞ አዲሱ አመት ሊበሰር በሚቀሩት 12 ሰከንዶች 12 የወይን ፍሬዎችን አንድ በአንድ ቶሎ ቶሎ በመመገብ ይቀበሉታል ይህንን የሚያደርጉትም መልካም እድል እንደሚገጥማቸው በማመን ነውኢትዮጵያን ከመሳሰሉ ጥቂት የአለም ሀገራት በቀር የአብዛኛዎቹ የዘመን አቆጣጠር ተመሳሳይ በመሆኑ በሰአታት ልዩነት አዲስ አመትን ይቀበላሉ እኛ ባናከብረውም ግን እኛን ያሉና መዳረሻቸውን ኢትዮጵያ ያደረጉ በርካታ የውጪ ሀገራት ዜጎችና አለም አቀፍ ድርጅቶች ይገኛሉና አዲሱ አመት መልካም ነገሮችን የሚያገኙበት እንዲሆን በድጋሚ እንመኛለንአዲስ ዘመን ታህሳስ 222011ብርሀን ፈይሳ
https://www.press.et/Ama/?p=2301
582
4,542
ውሃ ለማግኘት ደጅ የሚጠኑ ነዋሪዎች
ሀገር አቀፍ ዜና
May 31, 2019
41
ጭንቅላታቸው ላይ ሻርፕ የጠመጠሙ ሁለት ሴቶች ልጆቻቸውን አዝለው በእጆቻቸው ቢጫ ውሀ መቅጃ ጀሪካን ይዘው የውጭ በር ያንኳኳሉ ያንኳኩት የግቢ በር ሳይከፈት የሰፈር ህፃናት እየተንደረደሩ ተመሳሳይ ጀሪካን ይዘው ከሴቶቹ ጋር ተቀላቀሉ ከግቢው ውስጥ ጫጫታ ይሰማል እነርሱ ያላቸውን አቅም ተጠቅመው በሩን ቢያንኳኩም ድምፁ ግቢ ውስጥ ካለው ድምፅ ባለመብለጡ ይሁን በሌላ ምክንያት በሩ አልተከፈተም ፆም ያደከማቸው ሴቶች ባዶ ውሀ መቅጃ ጀሪካኖቻቸውን አስቀምጠው ካዘሏቸው ህፃናት ጋር ተቀመጡ በግቢው ውስጥ የነበረው ድምፅ ሲቀንስ በሩ ተከፈተ አንድ ጎረምሳ በሁለቱም እጆቹ ውሀ የተሞሉ ጀሪካኖችን ይዞ ወጣ ሴቶቹ እና ልጆቹ እየተጋፉ ወደ ግቢው ሲገቡ ውሀ አስቀጂው ረዘም ያለ ጎልማሳ የውሀዋ ሀይል ቀንሷል ቀድመው የገቡትም አይደርሳቸውም በማለት ከንግግሩ ባሻገር ውጡ በማለት በእጁ ይገፋቸው ጀመረ ኸረ በአላህ ለሾርባ መቀቀያ አንድ ጀሪካን ብቻ ልቅዳ እያሉ ተራ በተራ ቢለምኑትም አልሰማችሁም ጭቅጭቃችሁ ሰልችቶኛል ውጡልኝ ብሎ ከነህፃናቱ ሰብስቦ አስወጣቸውወይዘሮ ዘቢባ ጀማል በኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ ወረዳ 13 ጠሮ በሚባለው አካባቢ ነዋሪ ናቸው እርሳቸው እንደሚናገሩት ወትሮም ቢሆን የውሀ ችግር ያለበት መንደራቸው ከአንድ ወር ወዲህ ደግሞ ከራስ ግቢ ቧንቧ ውሀ መቅዳት ቅንጦት ሆኗል ከአስፓልቱ በስተግራ በኩል ያሉት ቤቶች በተከታታይ ውሀ ሲያገኙ በስተቀኝ ያሉት ቤቶች ግን ውሀ ስለሌላቸው የውሀ ለማኝ ሆነናል ምንም እንኳ በከተማዋ እጥረት መኖሩ ቢገለፅም ለሁሉም በተመሳሳይ መልኩ በፈረቃ መሰጠት እያለበት አንዳንዱ ያለማቋረጥ ውሀ ሲያገኝ ሌላው ደግሞ ጭራሽ በወርም ውሀ የማያገኝበት ሁኔታ መኖሩ እጅግ የሚያበሳጭ ነው ይላሉ በተለይ ለሴቶች የውሀ አለመኖር በኑሯችን ላይ ጫና እየፈጠረብን ይገኛል ብለውናል ለጉለሌ የአዲስ አበባ ውሀና ፍሳሽ ባለስልጣን ቅርንጫፍ መስሪያ ቤት በተደጋጋሚ አቤቱታ ቢያቀርቡም እናስተካክላለን ብሎ ከመመዝገብ ውጪ መፍትሄ ሊሰጡን አልቻሉም ይላሉበዚያው አካባቢ የሚኖሩት ወይዘሮ አባይነሽ ወልዴም በአካባቢያቸው የውሀ አቅርቦት ከተቋረጠ አንደኛ ወሩ አልፎ ሁለተኛ ወሩን እንደያዘ ይናገራሉ ልብስም ሆነ ገላቸውን መታጠብ እንዳልቻሉ ለምግብ ማብሰያ እና ለእቃ ማጠቢያ ብቻ ከመንገድ ማዶ እየቀዱ መሆኑንና መፍትሄ ማጣታቸውንም ነው የሚናገሩት በጉለሌ ክፍለ ከተማ አዲሱ ገበያ ስድስት ኪሎ አካባቢ በየካ ክፍለ ከተማ ፈረንሳይ እና ቤላ አካባቢ በቦሌ ክፍለ ከተማ ሰሚት እና ጎሮ አካባቢ በከተማዋ ባለው የውሀ እጥረት ሳቢያ መቆራረጥ ቢኖርም በሳምንት አንድ አንድ ቀን አልፎ አልፎ ደግሞ ሁለትና ሶስት ቀን የውሀ አቅርቦት ያገኛሉ ነገር ግን በብዛት ፈረቃዎች የሚዘበራረቁበት ሁኔታ መኖሩን ዛሬ ይመጣል ተብሎ ሲጠበቅ አልፎ አልፎ ውሀ ማግኘት የማይችሉበት ሁኔታ መኖሩንም ያመለክታሉ በብዛት ለረጅም ጊዜ ውሀ ከሚያጡት አካባቢዎች መካከል የአራዳ ክፍለ ከተማ የወረዳ 07 አካባቢ ነዋሪዎች በዋናነት ይጠቀሳሉ በአብዛኛው ከቀን ይልቅ ሌሊት ዘጠኝ እና አስር ሰአት ውሀ የሚያገኙ ሲሆን ያም ቢሆን እየቆየ በአምስት ቀን አንዴ በመሆኑ እጅግ መቸገራቸውን የአካባቢው ነዋሪ ወይዘሮ አረጋሽ ሽኩር ይናገራሉ የአዲስ አበባ ውሀና ፍሳሽ ባለስልጣን ችግሩን በመረዳት በቦቴ ውሀ አምጥቶ ቢያከፋፍልም ቦቴው በሚመጣበት ጊዜ በአካባቢው የሌሉ ስራ የሚውሉ ሰዎች ውሀ ስለማያገኙ ከጊዜያዊ ይልቅ ዘላቂ መፍትሄ የሚበጅበት ሁኔታ ሊኖር ይገባል ይላሉበአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ የሳሪስ አካባቢ ነዋሪው አቶ አብረሀም ዘውዴ በበኩላቸው ውሀ በተከታታይ ለ15 ቀናት እንደሚጠፋና ነዋሪዎችም እየተቸገሩ መሆኑን በመጠቆም ባለስልጣኑ የከተማውን ህዝብ ከውሀ ችግር የሚያላቅቅበትን ዘላቂ መፍትሄ ማምጣት እንደሚገባም ነው የጠቆሙት በአዲስ አበባ ውሀና ፍሳሽ ባለስልጣን የኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ሀላፊ ተወካይ አቶ ንጉስ ደሳለኝ እንደተናገሩት በአዲስ አበባ ከፍተኛ የማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ እድገት በመኖሩ የውሀ ፍላጎቱ በከፍተኛ መጠን አድጓል በዚህ ጊዜ ከተማዋ በቀን የሚያስፈልጋት 930ሺ ሜትር ኪዩብ ቢሆንም ባለስልጣኑ ማቅረብ የቻለው ግን 574ሺ ሜትር ኪዩብ ብቻ ነው ስለዚህ በከተማ ደረጃ የውሀ እጥረት በመኖሩ አቅርቦቱ በፈረቃ ተደርጓል ሆኖም አንዳንዴ በሚኖሩት ተደራራቢ ችግሮች ሳቢያ የውሀ አቅርቦት ከፈረቃም በላይ ሰፊ ክፍተት እየተፈጠረበት ነውአንደኛው ችግር ምንም እንኳ ከኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ሀይል ጋር በጋራ ኮሚቴ በማዋቀር በልዩ ትኩረት የውሀ መገኛዎችና ግፊት መስጫዎች አካባቢ ሀይል እንዳይቋረጥ ቢሰራም አልፎ አልፎ አሁንም መቆራረጡ ያጋጥማል ይህ በፈረቃ በሚቀርበው የውሀ አቅርቦት ላይ የራሱን አሉታዊ ተፅእኖ ፈጥሯል ብለዋል ሌላው በአቶ ንጉሱ የተገለፀው የከርሰ ምድር ውሀ ላይ የሚያጋጥመው የውሀ መሳቢያ ፓምፕ መበላሸት እየፈጠረ ያለው ችግር ነው ፓምፑ ሲበላሽ ጉድጓዶቹ ጥልቅ በመሆናቸው ለማስተካከል ከሰባት ያላነሰ ቀናትን ይፈጃል ይህም በአቅርቦቱ ላይ ችግር እየፈጠረ ነው ሌላው እና አሳሳቢው ችግር ደግሞ የከርሰምድር ውሀ ምርት መቀነስ ነው ውሀው ከተገመተው ጊዜ ቀድሞ መጠኑ ሲቀንስ በዛ አካባቢ ያሉ ሰዎች ውሀ የማያገኙበት ሁኔታ ይፈጠራል በተጨማሪ የውሀው ጥራትም እየተበላሸ ለማጣራት የሚፈጀው ገንዘብ መጠን እጅግ ከፍተኛ የሚሆንበት ጊዜም ያጋጥማል ይላሉ ጨምረውም የውሀ ስርጭቱ ላይ ከፍተኛ እንቅፋት የሆነው የመስመር መሰበር ሲሆን ባለስልጣኑ እነዚህን ችግሮች ለማቃለል ከፍተኛ ጥረት በማድረግ ላይ መሆኑንም ነው የተናገሩት እንደ አቶ ንጉሱ ገለፃ ባለስልጣኑ በአዲስ አበባ ስምንት ቅርንጫፎች ያሉት ሲሆን አገልግሎት አሰጣጡ ላይ ያለውን ችግር ለመቅረፍ ሁሉም እየሰሩ ናቸው ከፈረቃ ውጪ ውሀ ሲቋረጥ ከ906 ነፃ የስልክ አገልግሎት ባሻገር ሌሎችም የየቅርንጫፍ መስሪያ ቤቶቹ የመስመር ስልኮችና የስራ አስኪያጅ ስልክ ሳይቀር ክፍት ሆነው የደንበኞችን ጥያቄ የሚያስተናግዱ ሲሆን ከአቅም በላይ ያሉትን ችግሮች ደንበኞች እንዲያውቁት ይደረጋል አንዳንዴ ከስነምግባር ጉድለት ጋር ተያይዞ የሚያጋጥሙ ችግሮች ሲኖሩ ባለስልጣኑ የራሱ የሚያጣራበት ሁኔታ ቢኖርም በተጨባጭ ችግሮች የሚያስተውሉ ካሉ መክሰስና መጠየቅ ይችላሉየውሀ አገልግሎቱ በፈረቃ መሆኑ እጥረት በመፈጠሩ የተከሰተ መሆኑን ገልፀው በተከታታይ በአንድ አካባቢ አገልግሎቱ የሚቋረጠው ከላይ በተገለፁት ምክንያቶች መሆናቸውን ያብራራሉ አያይዘውም አንድ ቦታ ያለምንም መቆራረጥ በተከታታይ የሚያገኘው ሆነ ተብሎ አድሎ በመፈፀም ሳይሆን ሌላው አካባቢ የሚያገኘው ከእነርሱ ሞልቶ ሲያልፍ በመሆኑና ከዚያ በላይ ምንም አማራጭ ስለሌለ መሆኑን ያብራራሉ ለአብነት ከለገዳዲ የተነሳው ውሀ ቀጥታ መገናኛ ደርሶ ወደ ሌላ አካባቢ የሚሰራጭ ሲሆን መገናኛ ሳይሞላ ሌላው አካባቢ ማግኘት ስለማይችል ያ አካባቢ በተከታታይ የሚያገኝበት ሁኔታ መኖሩን ነው ያመለከቱት አቶ ንጉሱ ባለስልጣኑ ቀድመው በውጭ ምንዛሪ እጥረት ያልተጠናቀቁ የኮዬ ፈጬ አካባቢ የውሀ ፕሮጀክቶችን በማጠናቀቅ ወደ ስርጭት እንዲገቡ እየሰራ የሚገኝ ሲሆን በተለያዩ የከተማዋ ኪስ ቦታዎችም ጉድጓድ በመቆፈር የውሀ አቅርቦቱን ለመጨመር ጥረት በማድረግ ላይ መሆኑንም ነው የተናገሩት  አዲስ ዘመን ግንቦት 232011
https://www.press.et/Ama/?p=11734
807
20,785
ሕዝብ የዞንነትና የክልልነት ምላሽ በትዕግሥት እንዲጠብቅ ኢሶዴፓ አሳሰበ
ፖለቲካ
10 July 2020
Unknown
የክልልነት የዞንነትና የልዩ ወረዳነት የመብት ጥያቄዎችን ያቀረቡ ሁሉ አገሪቱ ያለችበትን ወቅታዊ ሁኔታ ከግንዛቤ በማስገባት ከፍጥጫ ርቀው በሰላማዊ መንገድ ያቀረቧቸውን ህገ መንግስታዊ ጥያቄዎች የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ተነስቶ ህዝቡ በነፃና ፍትሀዊ ምርጫ የራሱን ተወካዮች ከመረጠ በኋላ ምላሽ እንዲያገኙ በትእግስት እንዲጠብቅ የኢትዮጵያ ሶሻል ዴሞክራቲክ ፓርቲ ኢሶዴፓ ጥሪ አቀረበ ከዚህ በተጨማሪም በደቡብ ክልል የክልልነት ጥያቄዎች ጋር በተያያዘ የሚነሱ ጥያቄዎችን ለመፍታት በመንግስት በኩል እየቀረቡ ያሉትን አማራጮች ፓርቲው እንደሚገነዘበው ቢገልፅም በአማራጭነት እየቀረበ ያለው በክላስተር የማደራጀቱ እቅድ የየዞኑን ምልአተ ህዝብ ይሁንታ ማግኘት ይኖርበታል በማለት መፍትሄው የህዝብን ይሁንታ ማስቀደም እንደሚኖርበት አሳስቧል ፓርቲው የህዝብ ይሁንታ የሚገልፀው የየዞኖቹም ሆኑ የየወረዳዎቹ ነዋሪዎች አንዱ ከሌላው ጋር በክላስተር የሚሰባሰቡበት ሁኔታ በዴሞክራሲያዊ አግባብ በሚገለፅ ነፃ ፈቃዳቸው መሰረት ሲደረግ መሆኑን ጠቁሞ ይህ ነፃ ፈቃድም በህዝብ ውሳኔ አልያም በህዝቡ አቋም ላይ በገለልተኛ ምሁራን በሚደረግ ሳይንሳዊ የዳሰሳ ጥናት ተጣርቶ ሲረጋገጥ ብቻ ማለት መሆኑን አስታውቋል ከዚህ ጎን ለጎን መንግስት በገለልተኛ ምሁራን የሚያስደርገው ሳይንሳዊ የዳሰሳ ጥናት በህዝቡ የተነሱ ጥያቄዎች ችላ አለመባላቸውንና ለሚሰጠው ውሳኔም አስፈላጊ መረጃዎችን በማሰባሰብ በህገ መንግስቱ ድንጋጌ መሰረት መፍትሄ ለመስጠት መሰራቱን ለህዝቡ ማሳየት አለበት በማለት ፓርቲው አሳስቧል ኢሶዴፓ ከመድረክ ፓርቲዎች መካከል አንዱ ሲሆን መድረክ ከኢሶዴፓ በተጨማሪ አረና ትግራይ ለዴሞክራሲና ሏላዊነት አረና የኦሮሞ ፌዴራሊስት ኮንግረስ ኦፌኮ እና የሲዳማ አርነት ንቅናቄ ሲአን በአባልነት ያቀፈ ነው
https://www.ethiopianreporter.com/article/19264
186
31,772
ኢትዮጵያ ቡና የተስተካካይ መርሀ ግብርን ለመቀበል እንደሚቸገር አስታወቀ
ስፖርት
June 19, 2018
Unknown
በ25ኛው እና 27ኛው ሳምንት ሳይካሄዱ የቀሩትን ሶስት ጨዋታዎች ለማከናወን የወጣው መርሀ ግብር ከኢትዮጵያ ቡና በኩል ተቃውሞ ገጥሞታል ኢትዮጵያ ቡና በይፋዊ የፌስ ቡክ ገፁ ባስነበበው ለኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን በተላከ ደብዳቤ በመጪው ሰኞ ከሀዋሳ ከተማ ጋር እንዲያደርገው ቀን የተቆረጠለት ጨዋታ ላይ ነው ቅሬታውን ያሰማው ከነገ በስትያ አርባምንጭ ላይ አርባምንጭ ከተማን በኢትዮጵያ ዋንጫ የሚገጥመው ክለቡ ከአራት ቀናት በሀላ ከሀዋሳ ከተማ ጋር በተስተካካዩ የሊግ መርሀ ግብር እንዲጫወት መደረጉ አግባብ አለመሆኑን አስረድቷል ቡድኑ ከሀሙሱ የኢትዮጵያ ዋንጫ ጨዋታ በኋላ አርብ ወደ አዲስ አበባ ተመልሶ በድጋሜ ደግሞ ለሰኞው ጨዋታ ቅዳሜ ወደ ሀዋሳ መጓዙ ለድካም የሚዳርገው እና በውጤቱ ላይም ተፅእኖ እንደሚኖረው በደብዳቤው አስታውቋልእንደ ክለቡ ሀሳብ ከሆነ በሁለቱ ጨዋታዎች መካከል እረፍት እና ልምምድ ለማድረግ የማያስችል የጊዜ ልዩነት ባለመኖሩ መርሀግብሩን ለመቀበል እንደሚቸገር ገልጿል
https://soccerethiopia.net/football/37784
114
22,205
ሃምሳ በመቶ የሚሆኑ ፓስፖርቶች ጥቅም ላይ እየዋሉ አለመሆናቸው ተገለጸ
ሀገር አቀፍ ዜና
25 November 2018
Unknown
በየአመቱ ከሚታተሙ ፓስፖርቶች መካከል 50 በመቶ የሚሆኑት ለኪሳራ እንደሚዳረጉ ኢሚግሬሽን አስታወቀ ማሀበረሰቡ ፓስፖርቱን በአግባቡ እንደማይዝ እንደ ቀበሌ መታወቂያ የሚገለገሉበት ሰዎች መኖራቸው እንዲሁም ጠፋብን በሚል ሰበብ በአንድ አመት ውስጥ ደጋግመው ፓስፖርት የሚያወጡ ግለሰቦች በርካቶች መሆናቸው ተገልጿል በእነዚህ ምክንያቶች 50 በመቶ ያህል ፓስፖርቶች በአግባቡ ጥቅም ላይ እንደማይውሉ ለሪፖርተር የገለፁት የኢሚግሬሽንና የዜግነት ጉዳዮች ዋና መምርያ ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ መንግስቱ አለማየሁ ናቸው  እንደ እሳቸው ገለፃ የኢትዮጵያ ፓስፖርት የሚታተመው ፈረንሳይ አገር ሲሆን ልባሱ ከአሜሪካ ይገዛል ፓስፖርት ለማሳተም በየአመቱ አምስት ሚሊዮን ዶላር እንደሚወጣ አንድ ፓስፖርት ለማዘጋጀት ደግሞ አራት ወራት እንደሚፈጅ ተገልጿል   አብዛኛውን ፓስፖርት የሚጠቀሙት ወደ አረብ አገር የሚሄዱ ኢትዮጵያውያን እንደሆኑ በአሁኑ ወቅት ከኢሚግሬሽን ፓስፖርት ለመውሰድ ቅድመ ሁኔታዎችን አሟልተው ክፍያ ከፈፀሙ 56000 ሰዎች መካከል አብዛኞቹ ወደ አረብ አገር ለመሄድ የተዘጋጁ መሆናቸው ታውቋል ከጊዜ ወደ ጊዜ ቁጥሩ የሚለያይ ቢሆንም አንዳንዴ እስከ 95 በመቶ የሚሆኑ ፓስፖርት ፈላጊዎች የአረብ አገር ተጓዦች ናቸው ተብሏል እንዲህ ያለው አጋጣሚ የሚከሰተው በብዛት የአረብ አገር ጉዞ ተጀመረ የሚል ማስታወቂያ በመሰማቱ መሆኑ ይነገራልአቶ መንግስቱ እንደሚሉት በአመት ውስጥ ደጋግመው ፓስፖርቶችን በማውጣት የሚታወቁትም እነዚሁ የአረብ አገር ተጓዦች ናቸው በአመት ውስጥ በአማካይ እስከ አምስት ፓስፖርት የሚያወጡ በርካቶች እንደሆኑ ከዚህ ባለፈ ግን እስከ ስምንት ፓስፖርቶችን ደጋግመው የሚያወጡም እንደሚያጋጥሙ ገልፀው አንዱን ፓስፖርት ለደላላ ይሰጣሉ ትንሽ ዘግየት ሲልባቸው እኛ ዘንድ ፓስፖርት ለማውጣት ቀላል ስለሆነ ጠፍቷል በማለት ሌላ ፓስፖርት ያወጣሉ ብለዋል አምስት አመት እንዲያገለግል የሚሰጠውን ፓስፖርት አንድም አገር ሳይሄዱበት መልሰው የሚያሳድሱ አሉ ብለው ፓስፖርት ማውጣት ህገ መንግስታዊ መብት ቢሆንም ከአገር የሚወጡበት አጋጣሚ ከሌለ መያዙ በተቋሙ ላይ መጨናነቅን ከመፍጠር የውጭ ምንዛሪ ያለ ምክንያት እንዲጠፋ ከማድረግ ባለፈ ትርጉም እንደሌለው ገልፀዋል የኢትዮጵያ ፓስፖርት የሚታተመው ውጭ አገር በመሆኑ የሚታተምበት ወረቀትና የማተሚያ ሂደቱ እንደ ገንዘብ ኖት በተለየ ጥንቃቄ መሆኑ ተገልጿል ፓስፖርት የሚታተምበት ወረቀት የገንዘብ ኖት ከሚታተምበት ጋር ተመሳሳይ ነውበሀትመት ሂደትና በትራንስፖርት ወቅት በህገወጥ መንገድ በሰው እጅ እንዳይገባ የሚደረገው የደሀንነት ጥበቃም በዚያ መጠን ሚስጥራዊና ጥብቅ መሆኑን ይኼንን አለም አቀፍ መታወቂያ ለማሳተም በየአመቱ ከፍተኛ ገንዘብ መንግስት እንደሚያወጣ በአግባቡ መጠቀም ባለመቻሉም ፓስፖርት መያዝ የማያስፈልጋቸው ሳይቀሩ ፓስፖርት ማውጣትን ልምዳቸው ያደረጉ ስላሉ ትክክለኛ ደንበኞች የሚገባቸውን አገልግሎት በቀላሉ ማግኘት እንዳይችሉ እንቅፋት መሆናቸውን አቶ መንግስቱ ገልፀዋልበየአመቱ መንግስት የሚወጣውን ገንዘብ ለማስቀረት በአገር ውስጥ ፓስፖርት የማምረት ሀሳብ የተነሳ ቢሆንም አዋጭ ሆኖ አለመገኘቱ ተገልጿል ፓስፖርት ለማምረት የሚወጣው ወጪ ከፍተኛ ሲሆን ሌሎች አገሮች ፓስፖርት እያተሙ አትራፊ የሚሆኑት የተለያዩ አገሮችን በማዘጋጀት ከብዛት ስለሚያተርፉ ነው ተብሏል ኢትዮጵያም የጎረቤት አገሮችን ፓስፖርት ተቀብላ ማተም ካልቻለች የአገር ውስጡን ፍላጎት ብቻ ተማምና ወደ ምርት መግባት እንደማያዋጣት ከዚህ ባሻገር ግን የባንክ ኖቶችን የመኖሪያ ፈቃድ መታወቂያዎችን ጨምሮ ፓስፖርት ማምረት የሚቻልበት ሁኔታ ቢፈጠር ያለውን የወጪ አለመመጣጠን መቀነስ እንደሚቻል መሰል ሀትመቶች በአገር ውስጥ መከናወንም ከደሀንነት አንፃር የሚኖረው ፋይዳ የጎላ እንደሚሆን አቶ መንግስቱ አስረድተዋል ፓስፖርት የማግኘት መብት ህገ መንግስታዊ መሰረት ያለው የመንቀሳቀስ መብት ነው የእድሜ ገደብ ሳይኖረው ሰዎች ከተወለዱበት ቀን ጀምሮ ሊኖራቸው የሚችል ህጋዊ ሰነድ ነው አንዳንድ አገሮች በቤተሰባቸው ፓስፖርት ላይ የህፃናትንም የሚመቱ ሲሆን በኢትዮጵያ ህግ መሰረት ግን ለህፃን ለብቻው ራሱን የቻለ ፓስፖርት ነው የሚሰጠው አንድ ፓስፖርት ለማምረት በትንሹ አራት ወራት ቢያስፈልግም በአሁኑ ወቅት ስድስት ሚሊዮን የሚሆኑ ኢትዮጵያውያን ፓስፖርት እንዳላቸው ታውቋል በአሁኑ ወቅት አንድ ፓስፖርት ለማውጣት 600 ብር ይከፈላል
https://www.ethiopianreporter.com/article/13989
460
46,720
የአፍራሽ ሃይሎች እንቅስቃሴ ከልማት ስራቸው እንደማይገታቸው የአዳማ ከተማ ነዋሪዎች ገለጹ
ፖለቲካ
August 8, 2016
Unknown
የአፍራሽ ሀይሎች እንቅስቃሴ ከልማት ስራቸው ለአፍታም እንደማይገታቸው አንዳንድ የአዳማ ከተማ ነዋሪ ገለፁበከተማዋ 18ቱም ቀበሌዎች ጎፍርን ለመከላከልና የአካባቢን ፅዳት ለመጠበቅ ህብረተሰብ አቀፍ የስራ ዘመቻ ዛሬ ተጀምሯልበስራው ላይ እየተሳተፉ ያሉት ነዋሪዎች ለኢዜአ በሰጡት አስተያየት የከተማዋን ፅዳትና ውበት በማስጠበቅ በልማቱ ላይ ያላቸውን ተሳትፎ ለማጎልበት ጠንክረው እንደሚሰሩ ተናግረዋልከነዋሪዎቹ መካከል ወይዘሮ ሙሉነሽ ጥላሁን ሀገራችንን ለማልማትና ተጠቃሚነታችንን ለማረጋገጥ ቁርጠኞች ነን ብለዋልየአፍራሽ ሀይሎች እንቅስቃሴ  ከልማት ስራችን ለአፍታም  አይገታንም  ያሉት ወይዘሮ ሙሉነሽ የጥፋት ድርጊቶችን እንደሚቃወሙና በልማት ላይ የሚያደርጉትን ተሳትፎ አጠናክረው እንደሚቀጥሉ ገልፀዋልወጣት አሸናፊ ባቲ በበኩሉ  የከተማዋን ፅዳትና ውበት ማስጠበቅ ለህብረተሰቡ  ጤንነት ያለውን አስተዋፅኦ በመገንዘብ በልማቱ ስራ ላይ መሳተፉን ተናግሯል ወጣቱ የአፍራሽ ሀይሎች አላማ ማስፈፃሚያ ሳይሆን የአካባቢውን ሰላም በማስጠበቅ በልማት ውስጥ ግንባር ቀደም ተሳትፊ መሆን እንዳለበትም ጠቁሟል የአዳማ ከተማ ወጣቶችና ስፖርት ፅህፈት ቤት ሀላፊ አቶ አለማየሁ ቱሉ በከተማዋ አሁን ከ30 ሺህ በላይ ወጣቶችን በተለያየ  የበጎ ፍቃድ አገልግሎት በማሳተፍ ለዚህ ሊወጣ የሚችለውን  10 ሚሊየን ብር ያህል ወጪ ለማዳን እየተሰራ ነው ብለዋልፅዳትና ውበት ደም ልገሳ የአረጋውያን እንክብካቤና የአቅም ግንባታና ስልጠና ወጣቶቹ ከሚሳተፉባቸው የበጎ ፍቃድ አገልግሎት ስራዎች ውስጥ ይገኙበታል  የአዳማ ከተማ መስተዳደር ከንቲባ አቶ ሀብታሙ ሀይለሚካኤል  በስራ ዘመቻው ላይ ተገኝተው ህብረተሰቡ በጉልበት በእውቀትና በገንዘብ በልማቱ ላይ በመሳተፍ አጋርነቱን በተግባር ይበልጥ ማረጋገጥ አለበት ብለዋል የአፍራሽ ሀይሎች እንቅስቃሴ ለአፍታም ያህል ህብረተሰቡ ከጀመረው ልማት ሊገታው አይችልም ያሉት ከንቲባው የአካባቢውንና የክልሉን ሰላም በንቃት በመጠበቅ የአገሪቷን ህዳሴ እውን ማድረግ እንደሚገባ አሳስበዋልዛሬ የተጀመረው ከተማዋን የማፅዳትና የማስዋብ ዘመቻ የአዳማ መቶኛ አመት ክብረ በአል አንዱ አካል ከመሆን ባለፈ የሚነዙ አፍራሽ ፕሮፖጋንዳዎችም በህብረተሰቡ ዘንድ ቦታ እንደሌላቸው ማሳያ ነው ብለዋል ኢዜአ
https://waltainfo.com/am/28595/
234
40,674
የዩናይትድ ስቴትስ መንግሥት ለመጭ በርካታ ቀናትና ሣምንታት በከፊል ዝግ ይሆናል
ዓለም አቀፍ ዜና
December 24, 2018
Unknown
የዩናይትድ ስቴትስ መንግስት ቢያንስ እስከፊታችን ሀሙስ ካለበለዚያም ለመጭ በርካታ ቀናትና ሳምንታትም በከፊል ዝግ እንደሚሆን ተገልጿልየመንግስቱ ከፊል መዘጋት ምክንያት ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትረምፕ ከጠየቁት ሀገሪቱ ከሜክሲኮ ጋር በምትዋሰንበት ድንበር ላይ የግንብ አጥር ለማቆም የሚያስችል ወጭ ያካተተ በጀት አለማፈግፈጋቸው እና ዴሞክራቱ እንደራሴዎች ደግሞ ግንብ የማቆም ሀሳብን በፅኑ መቃወማቸውን መቀጠላቸው ነውፕሬዚዳንቱ ዛሬ ባወጡት የትዊተር መልእክት ዴሞክራቶቹ ቀደም ባሉ ጊዜያት ይዘውት በነበረ አቋም በድንበሩ ላይ የግንብ ወይም የአጥር ቋሚ መከለያ እንዲኖር አጥብቀው ሲደግፉ ቆይተዋል ብለዋል ሀሳቡን የተቃወሙት የእርሳቸው የምረጡኝ ዘመቻ ማእከላዊ ጉዳይ ከሆነ በኋላ መሆኑን ጠቁመዋልበሌላ በኩል ደግሞ የህግ ወመሰኛ ምክር ቤቱ ሁለተኛ ዴሞክራት አባል የኢሊኖዩ ዲክ ደርቢን ከትናንት በስተያ ቅዳሜ በትዊተር ባሰራጩት ቃል ትረምፕ መንግስቱን ለመዝጋት የወሰኑት ኋላ ቀር ለሆነ የመካከለኛ ዘመን የወሰን ላይ ግንብ ሲሉ ነው ትርጉም የለሽና የጭካኔ እርምጃ ብለዋልየተወካዮች ምክር ቤቱና ዋይት ሀውስ ቤተመንግስት በበጀት ጉዳይ ላይ ባለመስማማት መንግስቱን በከፊል ወደመዝጋት ሲሄዱ ባለፉ አምስት አመታት ውስጥ የአሁኑ ለአራተኛ ጊዜ መሆኑ ነውባለፈው ሀሙስ በሪፐብሊካኑ አብላጫ የተያዘው የህግ መወሰኛ ምክር ቤት ዋይት ሀውስ እንደሚቀበለው ፍንጭ ያሳየበትን እስከፊታችን የካቲት የሚያደርስ ጊዜያዊ የወጭ ህግ በአንድ ድምፅ ሲያፀድቅ የመንግስቱ መዘጋት ሊቀር ይችላል የሚል ተስፋ አሳድሮ የነበረ ቢሆንም ዘግየት ብሎ ግን ፕሬዚዳንት ትረምፕ ቀደም ሲል የጠየቁት የ57 ቢሊዮን ዶላር የግንብ ወጭ ጥያቄ ላይ የሙጥኝ በማለታቸው ከትንናንት በስተያ እኩለ ሌሊት ላይ ቀነገደቡ ሲልፍ መንግስቱ በከፊል ተዘግቷል
https://amharic.voanews.com//a/us-pol-govt-shutdown-12-24-2018/4714015.html
198
11,729
ትግራይ፡ "ከመቀለ ድብደባ የተረፍንበት መንገድ"
ሀገር አቀፍ ዜና
20 ታህሳስ 2020
Unknown
ቤተሰቦቹን ያጣ ጨቅላ ህፃን ራሷን ስታ ያለች ታዳጊ የተገደሉ አዛውንት ሴት እነዚህ ክስተቶች የመከላከያ ሰራዊት መቀለን ለመቆጣጠርና የትግራይ ክልል አስተዳደሪ የነበረውን ህወሀትን ለመጣል በተደረገው ውጊያ ከታዩ አደጋዎችና ሞቶች መካከል የተወሰኑት ናቸውበአይደር የሚገኙ የቤት አከራይ የሁለት ልጆች እናቷ በሀወልቲ አካባቢ የተራቡ የሰራዊቱ አባላት ምግብ አንድንሰጣቸው እየጠየቁን ነበርነፃ የወጡ እስረኞች ከተማዋን መዘበሩዶክተርበአይደር ሪፈራል ሆስፒታል እነዚህ ህዳር 19 2013 አም መቀለን ለመቆጣጠር በደረሰው የከባድ መሳሪያ ጥቃት ከተረፉ ነዋሪዎችና ዶክተር የተሰሙም ታሪኮች ናቸውከ500 ሺህ በላይ ህዝብ ነዋሪ ባለባት የትግራይ ክልሏ መዲና መቀለ ስለተፈጠረው ነገር ከጥቃቱ የተረፉ ነዋሪዎችና ዶክተሮቹ የሚናገሩት ከጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ካሉት ጋር ይቃረናልጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ወቅታዊ ሁኔታን አስመልከቶ በተናገሩበት ወቅት መካላከያ ሰራዊት ባደረገው ወታደራዊ ዘመቻ አንድ ንፁህ ዜጋም አልተገደለም ማለታቸው የሚታወስ ነው ከጊዜ ወደ ጊዜ ሻክሮ የነበረው የፌደራል መንግስቱና የትግራይ ክልል አስተዳደር ግንኙነት ወደ መጨረሻው ምእራፍ አምርቶ ጠቅላይ ሚኒስትሩ የትግራይ ልዩ ሀይል በክልሉ የሚገኘውን የሰሜን እዝ ላይ ጥቃት በመፈፀሙ ወታደራዊ እርምጃ እንዲወሰድ ትእዛዝ አስተላልፈዋል ይህም የምድር ውጊያና የአየር ጥቃቶችን ያካተተ ነበርግጭቱ ከተነሳ በኋላ የኮሚዩኒኬሽን ሁኔታ ሙሉ በሙሉ በመቋረጡ መረጃ ማግኘት አዳጋች የነበረ ቢሆንም በአሁኑ ወቅት የስልክ አገልግሎት በመመለሱ ቢቢሲ በርካታ ነዋሪዎችን ማናገር ችሏል ስማቸው ለደሀንነታቸው ሲባል አልተጠቀሰምእለቱ ቅዳሜ ህዳር 192013 አም ነበር በግቢያችን ውስጥ በደረሰ የከባድ መሳሪያ ድብደባ አራት ቤቶች በሙሉ ወደሙበአንደኛው ቤት ውስጥ ሙሉ ቤተሰቡ አልቆ አንድ ታዳጊ ልጅ ብቻ በህይወት ተረፈ አባቱ እናቱና ሁለት እህቶቹ ወዲያው ነበር የሞቱት አስከሬናቸውም ተቆራርጦ ነበር ለስድስት አመታት ያህል ተከራይተው ነው የኖሩት የደረሰባቸውም ሁኔታ በጣም አሳዛኝና ልብ የሚሰብር ነውባለቤቴም ብትጎዳም ይህን ያህል ለክፉ የሚሰጥ አይደለም እኔም ደረቴ ላይ ጉዳት የደረሰብኝ ሲሆን እስካሁንም አላገገምኩም በመቀሌ ከሚገኘው ዋነኛው የአይደር ሪፈራል ሆስፒታል የወጣነው ከቀናት በፊት ነውበሆስፒታሉ ባለው የመድሀኒት የህክምና ቁሳቁሶች እንዲሁም የዶክተሮች እጥረት ምክንያት ተገቢ ህክምና ማግኘት አልቻልንም በርካታ ጉዳት ደርሶባቸው የመጡም ስለነበሩ የሆስፒታሉ ዋነኛ ትኩረት ክፉኛ በቆሰሉት ላይ ነውለኔእና ለባለቤቴ ሆስፒታሉ የታዘዘልንን መድሀኒት ከውጭ በሚገኝ ፋርማሲ እንድንገዛ በተነገረን መሰረት ብንፈልግም መድሀኒት እንዳለቀ ተነገረን ጨርሰናል በክምችት ክፍላችን የለም ተባልንህይወት አዳጋች ሆናብናለች ለአርባ ቀናት ያህል ዋና ዋና ገበያዎች እንደተዘጉ ናቸው መሰረታዊ የሚባሉ ቁሳቁሶችን ማግኘት አስቸጋሪ ነው ምግብ ማግኘት ራሱ ፈታኝ ነውህይወታቸውን ለማዳን እግሬ አውጭኝ ብለው ከመቀሌ የሸሹ ነዋሪዎችም እስካሁንም አልተመለሱም ደብዛቸው እንደጠፋ ነው ያሉበትንም አናውቅም ከፍተኛ የሆነ የከባድ ጦር መሳሪያ ጥቃትና የአየር ድብደባዎች ከህዳር 192013 አም በፊትም በመቀለ ላይ ነበርህዳር 19 ግን በመኖሪያዬ አካባቢ ተከሰተ ጠዋት የጀመረ እሰከ ምሽት ድረስ አላባራም በቤታችንም ላይ የከባድ ጦር መሳሪያ ድምፆች እያፏጨ ያልፍ ነበር በከፍተኛ ፍርሀት ውስጥ ስለነበርን ልጆቼ ያለቅሱ ነበርበአካባቢው በሚገኝ ቤትም የከባድ ጦር መሳሪያ በማረፉ ቤቱ ሙሉ በሙሉ ወደመ አንዲት አዛውንት ተገደሉ ልጃቸውም ከፉኛ ቆሰለች በአይደር ሪፈራል ሆስፒታል በሞትና በህይወት መካከል በፅኑ ህሙማን ክፍል ውስጥ ትገኛለችአብዛኛዎቹ ጎረቤቶቻችን መቀለ ላይ ከደረሰው ከባድ ጥቃት ከተፈፀመበት ከህዳር 19 በፊት ነው ለህይወታቸው ፈርተው የሸሹት እኔም ልጆቼም እንዲሁም በቤታችን ተከራይተው የሚኖሩ ሰዎች ሳንሸሽ ቀረን በቤታችን አካል ጉዳተኛና መሮጥ የማትችል ሰውም ስለነበረች ነበር ሁኔታውን የጠበቅነው ነገር ግን በዚያች እለት የከባድ መሳሪያ ጥቃቱና ድብደባው በከፍተኛ ሁኔታ ሲያስጨንቀን በአቅራቢያችን ወደሚገኝ በግንባታ ላይ ወዳለ ህንፃ ስር ገብተን ምሽቱን እዚያ አሳለፍንበነገታው ጠዋት የሰዎች ድምፅ መስማት ጀመርን ነገር ግን ሁሉ ነገር እስኪረጋጋ ከተደበቅንበት ለመውጣት አልደፈርንም ወደ በኋላ ላይ ስንወጣ ግን ከተማዋን የተቆጣጠሯትን የፌደራል መከላከያ ሰራዊት አባላትን ማየት ጀመርንገበያዎቹና ሱቆቹ በመዘጋታቸው ምክንያት የሚበላ ምግብና ውሀ እንድንሰጣቸው ጠየቁንእርስ በርስ የምንጋራት ትንሽ ምግብ ብትኖረንም ካለችን የተወሰነ ሰጠኋቸውበአሁኑ ወቅት አንዳንድ ገበያዎች ቢከፈቱም ዋጋቸው ከመወደዱ የተነሳ የሚቀመስ አልሆነም ካለው የሸቀጦች እጥረትም ጋር ተያይዞ ዋጋቸውን በከፍተኛ ሁኔታ እያናሩት ነውበመቀለ በአንዳንድ አካባቢዎች ተቋርጦ የነበረው ውሀ ኤሌክትሪክ ቢመለስም እኔ ግን የምኖርበት አካባቢ አልተመለሰምምግብም ለማብሰል በእንጨትና በምድጃ ነው የምንጠቀመው እንጀራም የምንጋግረው በእንጨት ነው ጎረቤቶቼም መጥተው ይጠቀሙበታል የውሀ አገልግሎትም ባለመኖሩ ከመቀለ ወጣ ብሎ ከሚገኙ ጉድጓዶች ውሀ እየቀዳን ነው የምንጠቀመውየፌደራል መከላከያ ሰራዊት አባላት ከተማውን እየዞሩ ቅኝት ያደርጋሉ ነዋሪዎች ፊት ለፊት ወታደሮቹን ሲያዩ በከፍተኛ ሁኔታ ይደነግጣሉ በአንዳንድ የትግራይ አካባቢዎች ወታደሮቹ ነዋሪዎችን እንደገደሉና ንብረትም እንደዘረፉ ቢሰማም በመቀሌ ይህንን አላየሁምበአንዳንድ የከተማዋ ሰፈሮች ተፈላጊ ሰዎችን ለመያዝ የቤት ለቤት አሰሳ ቢያደርጉም እኔ በምኖርበት ሰፈር ይኼ አላጋጠመኝም በሰአት እላፊ አዋጁ ምክንያት አሁንም ቢሆን ከማታ እስከ ጠዋት በከተማዋ መንቀሳቀስ አይቻልም እሰከ ቅርብ ቀናትም ድረስ ከፍተኛ የተኩስ ድምፅ እየሰማን ነበር ወታደሮቹ የከተማዋን ወጣቶች እንደገደሉ ሰምተናል በከተማዋ ውስጥ ከፍተኛ ዝርፊያም ስለነበር ወጣቶቹ የሰአት እላፊ አዋጁን ተላልፈው ከተማዋን እየጠበቁ ነበር ወታደሮቹም የሰአት እላፊውን ተላልፋችኋል በሚል በሚጠይቋቸውም ወቅት በተፈጠረ ፍጥጫ ተኩሰውባቸዋልበክልሉ አስተዳደር የነበሩትና በከተማዋ ተሰማርተው የነበሩት ፖሊሶች በጎዳናው ላይ አይታዩም በከተማዋ በከፍተኛ ሁኔታ ዝርፊያ ተፈፅሟል በተለይም የክልሉ አስተዳዳሪ በከተማዋ ላይ ቁጥጥሩን ካጣ በኋላ የከተማዋ ዝርፊያው ቀላል የሚባል አልነበረም አብዛኞቹ ዘረፋዎች የተፈፀሙት በቅርቡ ከእስር ቤት በወጡ ታራሚዎች ነው ታራሚዎቹ ከእስር ቤት በነፃ ይለቀቁ ወይም ያምልጡ የምናውቀው ነገር የለም የከተማዋ ነዋሪዎችም በዝርፊያው ተሳትፈዋል ነገር ግን አሁን ይኼ በአብዛኛው ቆሟልአሰቃቂ የሚባለውን ጊዜ አልፈን ይኸው በህይወት አለን እኔ ከቤተሰቤ ጋር ደህና ነኝ ነገር ግን በሆስፒታሉ አካባቢ የሚኖሩ ሰዎች በከባድ መሳሪያ ጥቃቱ ተገድለዋል ህዳር 192013 አም አራት ሰአት አካባቢ የመከላከያ ሀይል መድፎችን ጨምሮ ከባድ መሳሪያ በከተማዋ ላይ መተኮስ ጀመረ ይህም እስከ ምሽት ድረስ ሳያባራ ቀጠለእኔ ራሱ የ22 ሰዎች አስከሬን ቆጥሬያለሁ ሰባት ሟቾች ጥዋት እንዲሁም 15 ሰዎች ወደ አመሻሹ አካባቢ ሁሉም ሰላማዊ ዜጎች ናቸው የአንዳንዶቹ አስከሬኖች በጥቃቱ ምክንያት በከፍተኛ ሁኔታ በመጎዳታቸው ምክንያት ማንነታቸውንም ማወቅ አልተቻለምማወቅ ከቻልነውም ሰዎች ውስጥ አንዲት የ10 አመት ታዳጊ ልጅ አስከሬን እንዲሁም የ70 አመት አዛውንት ይገኙበታልሟቾቹ ከከተማዋ ከተለያዩ ሰፈሮች የመጡ ናቸው ቀበሌ 15 እንዳገብርኤል መናኸሪያና ቀበሌ 12 ይገኙበታል የአንድ አመት ተኩል ጨቅላ ህፃንን ጨምሮ 70 ቁስለኞችን ተቀብለናልየመከላከያ ሰራዊት የመቀለ ከተማን ከመቆጣጠሩ ሁለት ሳምንት በፊት የአየር ጥቃት ነበር በጥቃቱም አንደኛው የመቀለ ዩኒቨርስቲ ካምፓስ ተመትቷልበአየር ጥቃቱም የተጎዱ 22 ተማሪዎችን አክመናል በሚያሳዝን ሁኔታም አንድ የሶሺዮሎጂ ተማሪ ህይወት አልፏልእንደርታ አካባቢ በደረሰም ሌላ የአየር ጥቃት አንዲት እናትና የሰባት አመት ልጇ ተገድለዋል እናቲቱ ወዲያው ህይወቷ ሲያልፍ ልጇ ግን ጭንቅላቷ ላይ ከፍተኛ ጉዳት ደርሶባት እንዲሁም አንድ አይኗ ጠፍቶ ነበር የመጣችው ህይወቷን ለማትረፍ የሚቻለንን ነገር ሁሉ ብናደርግም አልተሳካልንም በከፍተኛ ደረጃ የህሙማን አልጋ የመድሀኒትና እንዲሁም የህክምና ቁሳቁሶች ግብአት እጥረት አጋጥሞ ነበር በአሁኑ ወቅት የፌደራል መንግስቱ በተወሰነ መልኩ የህክምና ግብአቶችን ቢልክም ሆስፒታሉ በሙሉ አቅሙ እየሰራ አይደለም
https://www.bbc.com/amharic/news-55367982
895
30,835
ሴቶች አንደኛ ዲቪዝዮን | ንግድ ባንክ ጥረትን አሸንፏል
ስፖርት
January 5, 2019
Unknown
0800 በአዲስ አበባ ስታድየም በተደረገው ጨዋታ የመጀመርያው አጋማሽ ብዙም ማራኪ ያልነበረ እና የሚቆራረጡ ኳሶች የበዙበት ሆኖ ያለፈ ሲሆን ኳሱን ይዘው በይበልጥ በቀኝ መስመር ላይ ባጋደለ መልኩ የማጥቃት እንቅስቃሴ እና የጎል እድል በመፍጠር ረገድ ከጥረት ይልቅ ንግድ ባንኮች የተሻሉ ሆነዋል ይሁን እንጂ ንግድ ባንኮች በመጀመርያው አርባ አምስት ጠንካራ የጎል እድል መፍጠር የቻሉት በሁለት አጋጣሚ ብቻ ነበር 24ኛው ደቂቃ ላይ አጥቂዋ ረሂማ ዘርጋው ወደ ጎል የመታችው ኳስ ግብ ጠባቂዋን ታሪኳ በርገናን ቢያልፍም አሳቤ ሙሶ ከመስመሩ ሳያልፍ ጎል እንዳይሆን ያወጣችው እና ተቀይራ የገባችው የመስመር አጥቂዋ ታደለች አብርሀ 43ኛው ደቂቃ ከግራ መስመር አክራ የመታችውን የጥረቷ ግብ ጠባቂ ታሪኳ በርገና ያወጣችው ኳስ ተጠቃሽ ሙከራዎች ነበሩ የጨዋታው ደቂቃ እየገፋ በሄደ ቁጥር እየተነቃቁ የመጡት ጥረቶች 34ኛው ደቂቃ ላይ የንግድ ባንኳ ተከላካይ ጥሯንቺ መንገሻ የሰራችውን ስህተት ተጠቅማ የጥረቷ አጥቂ ምስር ኢብራሂም ነፃ የሆነ ኳስ አንድ ለአንድ ከግብጠባቂዋ ንግስቲ ጋር ተገናኝታ አገባችው ሲባል በሚገርም ብቃት ንግስቲ እንደምንም ያወጣችባት ኳስ የሚጠቀስ ብቸኛ ሙከራቸው ነውከእረፍት መልስ ሙሉ ለሙሉ ተሽለው በመቅረብ ብልጫ የወሰዱት ንግድ ባንኮች የአማካይዋ ዙሌካ ጁሀድ ተቀይሮ መግባት በቡድኑ የማጥቃት እንቅስቃሴ ላይ ለውጥ የፈጠረ ሲሆን በርከት ያሉ የጎል ሙከራዎችን አድርገዋል በዋናነት በሁለት አጋጣሚ ከቅዱስ ጊዮርጊስ ወደ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ያመራችው ብዟየሁ ታደሰ ጎል መሆን የሚችሉ ኳሶችን ሳትጠቀም የቀረችበት አጋጣሚ የሚያስቆጩ ናቸው በእለቱ በንግድ ባንክ በኩል ጥሩ ስትንቀሳቀስ የነበረችው የመስመር አጥቂዋ ታሪኳ ደቢሶ ላይ የተሰራውን ጥፋት ተከትሎ 63ኛው ደቂቃ የተሰጠውን ፍፁም ቅጣት ምት ህይወት ደንጊሶ ወደ ጎልነት ቀይራው ንግድ ባንኮች መሪ ማድረግ ችላለች ከጎሉ መቆጠር በኋላ ተጨማሪ ጎል መጠናቸውን ከፍ ማድረግ የሚችሉ አጋጣሚዎችን ያገኙ ሲሆን በተለይ ረሂማ ዘርጋው ከሽታዬ ሲሳይ ተጥሎላት የግቡን አቋሚ ታኮ የወጣው ኳስ ጎል መሆን የሚችል ነበር በጥረቶች በኩል ምንም አይነት የጎል ሙከራም ሆነ ወደ ጨዋታው የሚመልሳቸውን የጎል አጋጣሚ መፍጠር ሳይችሉ ጨዋታው በንግድ ባንክ 1 0 በሆነ ጠባብ ውጤት ተጠናቋል በዚህም ንግድ ባንኮች አዳማ ከተማ ነገ ጨዋታ እስኪያደርግ የሊጉን መሪነት መያዝ ችለዋልየሊጉ ሰባተኛ ሳምንት ጨዋታዎች ነገ ይቀጥላሉ
https://soccerethiopia.net/football/43106
291
5,055
በምስክርነት የቀረቡ ግለሰቦችን ፎቶ በማንሳት በቁጥጥር ስር ውለዋል ለተባሉ ተጠርጣሪዎች የዋስትና መብት ተፈቀደ
ሀገር አቀፍ ዜና
February 26, 2019
36
ፍርድ ቤቱ የሰብአዊ መብት ጥሰት በፈፀሙ ተጠርጣሪዎች ላይ በምስክርነት የቀረቡ ግለሰቦችን ፎቶ በማንሳት በማህበራዊ ድረ ገፅ ሲለጥፉ በቁጥጥር ስር ውለዋል የተባሉ ተጠርጣሪዎች የጠየቁትን የዋስትና ጥያቄ ተቀበለተጠርጣሪዎቹ በፌደራሉ የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት አራዳ ምድብ ወንጀል ችሎት ለሁለተኛ ጊዜ ቀርበዋልመርማሪ ፖሊስ ተጠርጣሪዎቹ የሰብአዊ መብት ጥሰት ወንጀል ፈፅመዋል ተብለው በምርመራ ላይ በሚገኙ ግለሰቦች ላይ ምስክርነት በመስጠት ፍርድ ቤት ቅድመ ምርመራ ላይ እያሉ ፎቷቸውን በማንሳት በማህበራዊ ትስስር ገፅ ላይ በመለጠፍ መጠርጠራቸውን ተከትሎ ሲያደርግ የቆየውን ምርመራ ማጠናቀቁን እና የምርመራ መዝገቡን ለአቃቤ ህግ ማስረከቡን ለችሎቱ ገልጿልኤፍ ቢ ሲ እንደዘገበው ተጠርጣሪዎቹ በበኩላቸው ፍርድ ቤቱ ዋስትና እንዲፈቅድላቸው አመልክተዋልፍርድ ቤቱም የተጠርጣሪዎቹን የዋስትና ጥያቄ በመቀበል በሁለት ሺህ ብር ዋስ እንዲወጡ ፈቅዷልበሰብአዊ መብት ጥሰት ወንጀል ተጠርጥረው በምርመራ ላይ ከሚገኙትና ከብሄራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት ተጠርጣሪዎች ውጭ ከ16 በላይ መርማሪ ፖሊሶችና የማረሚያ ቤት አስተዳደር ሰራተኞች የመብት ጥሰት ወንጀል ተጠርጣሪ ግለሰቦች ላይ ክስ መመስረቱ ይታወሳል
https://www.press.et/Ama/?p=5705
131
24,815
የተቃውሞ ሠልፎቹ ፈርጀ ብዙ ሥጋቶች
ፖለቲካ
14 August 2016
Unknown
ሀምሌ 30 እና ነሀሴ 1 ቀን 2008 አም በሁለቱ ትልልቅ የአገሪቱ ክልሎች የተከሰቱት የተቃውሞ ሰልፎች አካባቢያዊና የጋራ መነሻ ምክንያቶች እንዳሏቸው አስተያየት ሰጪዎች ይገልፃሉ ለእነዚህ ችግሮች የአጭር ጊዜና ዘላቂ የሆኑ መፍትሄዎች የማይገኙ ከሆነ ተቃውሞው ሊቀጥልና የአገሪቱን ህልውናም ጥያቄ ውስጥ ሊከት የሚችል እንደሚሆን ያስጠነቅቃሉ መንግስት ችግሮቹን ሁሉ ለእሱ በሚመች መልኩ ብቻ በመተርጐምና የውጭ አካላትን ተጠያቂ በማድረግ ብቸኛው የመፍትሄ አካል እኔ ነኝ የሚለውን አቋም በመቀየር የደረሰው ጉዳት ሳይባባስ ለማገገም ወደ ራሱ ማየት እንዲጀምር ያሳስባሉ ለሞት ለአካል ጉዳት ለንብረት ውድመት እንዲሁም ለእስራትና ለእንግልት እየዳረገ ያለው እንቅስቃሴና እየተሰጠ ያለው ምላሽ አድማሱን እንዳያሰፋና ሰላም እንዲፈጠርም ይጠይቃሉ በተቃውሞ ሰልፎቹ ምክንያት የሚታዩ ፈርጀ ብዙ ስጋቶች የጋራ መፍትሄ ይሻሉ ይላሉ መንግስት ለተቃውሞ ሰልፎቹ የሰጠውን ምላሽና የአስተያየት ሰጪዎችን ሀሳብ በተመለከተ ሰለሞን ጎሹ ያጠናቀረውን ዘገባ በፖለቲካ ገፅ ላይ ይመልከቱ    
https://www.ethiopianreporter.com/content/%E1%8B%A8%E1%89%B0%E1%89%83%E1%8B%8D%E1%88%9E-%E1%88%A0%E1%88%8D%E1%8D%8E%E1%89%B9-%E1%8D%88%E1%88%AD%E1%8C%80-%E1%89%A5%E1%8B%99-%E1%88%A5%E1%8C%8B%E1%89%B6%E1%89%BD
118
42,913
ሶማሊያ ከአውሮፓ ኮሚሽን የ100 ሚሊዬን ዩሮ የበጀት ድጋፍ ሊደረግላት ነው
ፖለቲካ
October 17, 2018
Unknown
የአውሮፓ ኮሚሽን ለሶማሊያ መንግስት በሀገሪቱ የተጀመሩ ማሻሻያዎችን ለማበረታታት የ100 ሚሊዮን ዮሮ የገንዘብ ድጋፍ እንደሚያደርግ አስታውቋልየአውሮፓ ኮሚሽን በሚቀጥለው ሁለት አመት ተኩል ጊዜ ውስጥ ነው ለሶማሊያ የ100 ሚሊዬን ዩሮ የበጀት ድጋፍ ለማድረግ ቃል የገባው የአገሪቱ መንግስት እየተከተለች ያለውን ማሻሻያዎች ለመደገፍና የመንግስት ተቋማትን ለማጠናከር በማሰብ ነው   ከዚህ ባሻገር ድጋፉ በሀገሪቱ የተደቀኑ የኢኮኖሚ ስጋቶችን ለመመከት እና የተለያዩ አገልግሎቶች ተደራሽ ለማድረግ ያግዛል ነው የተባለውድጋፉ የሶማሊያ መንግስት የተዋሀደች ፌደራላዊ ሀገርን እንዲገነባ ለማድረግ አይነተኛ ሚና እንደሚጫወት ተጠቁሟልየበጀት ድጋፍ የሶማሊያ መንግስት በሀገሪቱ እየተከናወኑ የሚገኙ ማሻያያዎችን እንዲያቀላጥፍ ከማስቻሉም ባለፈ ለዜጎቹ መሰረታዊ አገልግሎቶችን ለማቅረብ የምትችል ጠንካራ ሀገርን ለመገንባት ያግዘዋል ሲሉ የሚናገሩት በአለም አቀፍ ትብብር እና ልማት ማህበር የአውሮፓ ህብረት ኮሚሽነር ኔቨን ሚሚካ ናቸውየበጀት ድጋፉን በተመለከተ የሶማሊያው ጠቅላይ ሚንስትር ሀሰን አሊ ካይር በአለም አቀፉ የትብብርና ልማት ማህበር የአውሮፓ ኮሚሽን ዋና ዳይሬክተር  ስቴፋኖ ማንሴርቪሲ ጋር ስምምነት ተፈራርመዋል ሶማሊያ ለአመታት በፅንፈኛ አክራሪ ቡድኖች ስትታመስ የሰነበተች ሲሆን ይህም   በአስር ሺዎች የሚቆጠሩ ዜጎቿን ለሞት በሚሊዮኖች የሚቆጠሩትን ደግሞ ለስደት ተዳርገዋልከዚህ በተጨማሪ አለመረጋጋቱ የአገሪቷን ኢኮኖሚያዊ እና ማህበራዊ ተቋማት ሙሉ በሙሉ ሊባል በሚችል መልኩ ማዳከሙም አይዘነጋምየአልቀይዳ ቀኝ ክንፍ የሆነው  አልሻባብ የአፍሪካ ቀንዷን ሀገር መንግስት በመገልበጥ የራሱን እስላማዊ አገዛዝ ለመመስረት ከፍተኛ ፍላጎት በማንገብ በሀገሪቷ ተደጋጋሚ የሽብር ጥቃቶችን ሲሰነዝር እንደነበር ይታወቃልበሀገሪቱ የሚገኙ ታጣቂዎችን በማስወጣት በአንፃሩ መረጋጋትን ለማምጣት የሚደረገውን ጥረት ለማገዝ የአፍሪካ ሀገራት እና ከአለም አቀፍ ሰላም አስከባሪ ሀይሎች በሶማሊያ አሁንም ድረስ  ሰፍረው ይገኛሉ  ሶማሊያ ላለፉት ሶስት አስርተ አመታት ገደማ ያለፈችበት አለመረጋጋት በየአመቱ ሄድ መለስ ከሚለው ድርቅ ጋር ተዳምሮ ከግማሽ በላይ የሚሆነውን ህዝቧን ለአስከፊ ድህነት መዳረጉን  ሲል ሲጂቲኤን ዘግቧልአሁን ሶማሊያ ከአውሮፓ ኮሚሽን ያገኘችው የበጀት ድጋፍ የሀገሪቷ የግብርና ዘርፏን እንዲያንሰራራ እና የመሰረታዊ አገልግሎቶች አቆርቦት እንዲጠናከር የራሱን ድርሻ ይጫወታል ተብሎ ተስፋ ተጥሏልምንጭ ሲጂቲኤን  
https://waltainfo.com/am/33214/
251
31,719
ሀዋሳ ከተማ ከሁለት ተጨዋቾቹ ጋር ተለያይቷል
ስፖርት
July 5, 2018
Unknown
በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ በደረጃ ሰንጠረዡ በ35 ነጥቦች 10ኛ ደረጃ ላይ የሚገኘው ሀዋሳ ከተማ ወጣ ገባ አቋም እያሳየ ይገኛል ዘንድሮም እንደ አብዛኞቹ የሊጉ ክለቦች ሁሉ አመቱ ሲጀመር የተጨዋቾች ግዢን የፈፀመው ሀዋሳ ባሰበው መንገድ መጓዝ ሳይችል ቀርቷል ከእነዚህ ተጨዋቾች መሀከል ከሁለት አመት በሀላ ዳግም ወደ እግር ኳስ ተመልሶ ለአንድ አመት ያህል ፊርማውን ያኖረው ሙሏለም ረጋሳ አንዱ ነው ተጨዋቹ በክለቡ በአማካይ ስፍራ በተሰለፈባቸው ጨዋታዎች ላይ በተለይ ሀዋሳ ላይ በሚደተጉ ጨዋታዎች ድንቅ ብቃቱን ሲያሳይ ቆይቷልከዚህም ባለፈ ቡድኑ ጅማ አባ ጅፋርን እና ድሬዳዋ ከተማን በረታበታባቸው ጨዋታዎች ወሳኝ ሶስት ነጥቦችን ያስገኙ ግቦችን ማስቆጠሩ ይታወሳል ይሁን እና ተጫዋቾቹ ያለ ክለቡ ፈቃድ ወደ አሜሪካ በማቅናቱ በሚል እና በኢትዮጵያ ቡና ከተረቱበት ጨዋታ በሀላ ከአሰልጣኝ ቡድን አባላት ጋር ባለመግባባቱ ከክለቡ ጋር በውሉ ማብቂያ ጊዜ ተለያይቷል ሙሏለም በቀጣይ ሀዋሳ ከተማ ወልዋሎ አዩን እና ቅዱስ ጊዮርጊስ በሚገጥምበት ጨዋታ ላይም የማይሳተፍ ይሆናልሌላኛው ክለቡን የለቀቀው ኮትዲቫራዊው የመሀል ተከላካይ ሲይላ መሀመድ ነው ባሳለፍነው የውድድር ዘመን ክለቡን ለ 6 ወራት ያክል ተቀላቅሎ ዘንድሮም አብሮ የቀጠለው የመሀል ተከላካዩ ከሲዳማ ቡናው የ26ኛ ሳምንት ጨዋታ በኋላ ተጫዋቹ ደካማ አቋም እያሳየ በመሆኑ አንዲሁም የመኖሪያ ፍቃዱ በመጠናቀቁ ከሰኔ 10 ጀምሮ ደግሞ ወደ ሀገሩ አቅንቷልሀዋሳ ከተማ በቀጣዩ አመት ወደ ቀደመ ተፎካካሪነቱ ለመመለስ በርካታ የተጫዋች ግዢ እና አንዳንድ ለውጦችን ለማድረግ እንዳሰበ ሶከር ኢትዮጵያ ያገኘችሁ ተጨማሪ መረጃ ይጠቁማል
https://soccerethiopia.net/football/38242
195
44,404
የጸረ ሙስና ትግሉ በየደረጃዉ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል የደቡብ ክልል ስነ-ምግባርና ጸረ-ሙስና ኮሚሽን አስታወቀ
ፖለቲካ
December 19, 2017
Unknown
የደቡብ ክልል የስነ ምግባርና ፀረ ሙስና ኮሚሽን የተለያዩ ተግዳሮቶችን ቢኖሩም በሁሉም ደረጃ የሚካሄደዉ ፀረ ሙስና ትግል ይበልጥ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል አመለከተኮሚሽኑ ባለፈው አመት 462 ተከሳሾችን በያዙ በ351 የክስ መዝገቦች ላይ ውሳኔ መስጠት መቻሉን ጠቁሟልየደቡብ ክልል ስነምግባርና ፀረሙስና ኮሚሽን ኮሚሽነር አቶ አባይነህ አዴቶ እንዳሉት በየደረጃው የሚካሄደው የፀረ ሙስና ትግል ህዝባዊ መሰረት ኖሮት ተጠናክሮ ይቀጥላልእንደ ኮሚሽነሩ ገለፃ ሙስና ድንበር ዘለልና አለማቀፋዊ ችግር እንደመሆኑ መጠን በህዝብና በመንግስት ሀብት ላይ የሚያስከትለው ጉዳት መጠነ ሰፊ ነውበክልሉ የሙስና ወንጀልን ለመከላከል ህብረተሰቡን ያሳተፈ ዘርፈ ብዙ ጥረት ሲካሄድ መቆየቱን የገለፁት አቶ አባይነህ በባለፈው አመት በተካሄደ የፀረሙስና ትግል 631 የሙስና ወንጀል ክሶች ቀርበው 462 ተከሳሾችን በያዙ በ351 የክስ መዝገቦች ላይ ውሳኔ መስጠት ተችሏልከዚህ ውስጥ 30 የሚሆኑ ጉዳዮች በከተማና በገጠር መሬት ላይ የተፈፀሙ የሙስና ወንጀሎች መሆናቸዉን ጠቁመዋል በፍትህ ሴክተሩ አገልግሎት ዘርፍ ላይ የተፈፀሙ 45 የሙስና ክሶች ውሳኔ እንዲያገኙም ተደርጓልለሙስናና ብልሹ አሰራር ክፍተት የሚፈጥሩ ጉዳዮችን በመለየትና ጥናት በማካሄድ ዘርፈ ብዙ ተግባራት መከናወናቸውን የገለፁት ኮሚሽነሩ በተለይ ከግብርና ታክስ ማጭበርበር ጋር በተያያዘ 53 ክሶች ከግዢና ጨረታ ጋር የተገናኘ 66 እንዲሁም ሀሰተኛ የትምህርት ማስረጃና መንግስታዊ ሰነድን አስመስሎ በመስራት ላይ የቀረቡ 81 ክሶችን በመመርመር ውሳኔ እንዲሰጥባቸው ተደርጓልኮሚሽኑ ባለፈው አመት ባካሄደው ሁሉን አቀፍ የፀረሙስና ትግል ከ27 ሚሊየን በላይ ብር ተመዝብሮ እንደነበረ ገልፀው ከዚህ ውስጥ 18 ነጥብ 6 ሚሊየን ብር ተመላሽ እንዲሆን መደረጉንም ጠቁመዋል ከተሰጡ የፍርድ ውሳኔዎች ውስጥም ከፍተኛው 15 አመት እስራት ሲሆን የገንዘብ መቀጮው ደግሞ እስከ 105 ሺ ብር መድረሱን ኮሚሽነሩ ጠቁመዋልበዘንድሮው በጀት አመትም በመጀመሪያዎቹ አራት ወራት 44 የሙስና ወንጀል ክሶች መቅረባቸውን ጠቁመው 54 በተለያየ ደረጃ የሚገኙ ሀላፊዎች ላይ ክስ መመስረቱን አስረድተዋል 
https://waltainfo.com/am/29524/
235
14,551
ጠ/ሚ ዐቢይ ማንነትን መሠረት ባደረገው ጥቃት ማዘናቸውን ገለጹ
ሀገር አቀፍ ዜና
Nov 2, 2020
2,850
አዲስ አበባ ጥቅምት 23 2013 ኤፍቢሲ ጠቅላይ ሚኒስትር አቢይ አህመድ ማንነትን መሰረት ባደረገው ጥቃት እጅግ ማዘናቸውን ገለፁጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ባወጡት ፅሁፍ የኢትዮጵያ ጠላቶች ወይ እኛ እንገዛለን ወይ ሀገር አትኖርም ብለው መነሳታቸውን ጠቅሰዋልለዚህም የጥፋት አቅማቸውን ሁሉ እየተጠቀሙ መሆኑን በማንሳትም የህዝቦችን ቅስም መስበር አንደኛው ኢላማቸው መሆኑንም አስታውቀዋልለዚህ እየተጠቀሙበት ያለው ስልት ግራ ቀኝ የማያውቁ ሰዎችን እየሰበሰቡ በማሰልጠንና በማስታጠቅ በየአካባቢው ማንነትን መሰረት ያደረገ አረመኔያዊ ጥቃት ማድረስ መሆኑንም ነው ያስታወቁትይህ ተግባር ህዝቡ እንዲደናገጥ እንዲፈራና በስሜት ያልተገባ ርምጃ እንዲወስድ የታለመ መሆኑንም አውስተዋልመንግስት በተለያዩ ቦታዎች ሊፈጠሩ ይችላሉ ያላቸውን ጥፋቶች በቅድሚያ መረጃ ሰብስቦ እርምጃ በመውሰድ ሲያከሽፍ መቆየቱን ያስታወሱት ጠቅላይ ሚኒስትሩ ያለፈው ስርአት የፈጠራቸው ቀዳዳዎች በጥቂት ጊዜ ውስጥ ደፍኖ መጨረስ እንዳልተቻል አንስተዋልየጥፋት ሀይሎች ከውጭ ላኪዎቻቸውና በመንግስት መዋቅር ውስጥ በሚገኙ ባልጠሩ አድር ባዮች ትብብር በህዝቦች ላይ አሳዛኝ ጥቃት እያደረሱ መሆኑን ገልፀዋል ሁኔታው እንደ መሪም እንደ ዜጋም ልብ የሚሰብር መሆኑን በመጥቀስይህ ግን ከመንገድ ወደኋላ ከተያዘው ግብ ወደ ሌላ እንደማያደርግ ያነሱት ጠቅላይ ሚኒስትሩ ተስፋ ቆርጠን እንድናቆም ተሸንፈን እንድናፈገፍግ አያደርገንም ብለዋልከምንጊዜውም በላይ ሀይላችንን አሰባስበን እንድንነሳ ያደርገናልም ነው ያሉትመንግስት ሁሉንም አይነት አማራጮች ተጠቅሞ የችግሩን ሰንኮፍ እንደሚነቅለው በማውሳትም የፀጥታ አካላት ጥቃቱ ወደተፈፀመበት አካባቢ ተሰማርተው እርምጃም እየወሰዱ መሆኑንም አስረድተዋልበቀጣይም የህዝቡን ደሀንነት ለማስጠበቅ መንግስት የመንግስትነቱን ስራ በቁርጥና በፅናት ይሰራልም ብለዋል ጠቅላይ ሚኒስትሩህዝቡ የፖለቲካ ፓርቲዎች የፀጥታ አካላት ምሁራንና ሌሎችም መንግስት ችግሩን ከምንጩ ለማድረቅ የሚወስደውን እርምጃ በመደገፍ የሚጠበቅባቸውን እንዲያደርጉም ጥሪ አቅርበዋል
https://www.fanabc.com/%e1%8c%a0-%e1%88%9a-%e1%8b%90%e1%89%a2%e1%8b%ad-%e1%88%9b%e1%8a%95%e1%8a%90%e1%89%b5%e1%8a%95-%e1%88%98%e1%88%a0%e1%88%a8%e1%89%b5-%e1%89%a3%e1%8b%b0%e1%88%a8%e1%8c%88%e1%8b%8d-%e1%8c%a5%e1%89%83/
204
27,184
ሴቶች ፕሪምየር ሊግ | ኢትዮ ኤሌክትሪክ አምስት ተጫዋቾችን አስፈረመ
ስፖርት
October 21, 2020
Unknown
ኢትዮ ኤሌክትሪኮች በዛሬው እለት አምስት ተጫዋቾችን አስፈርመዋልየቀድሞዋ የዳሽን ቢራ እና ባለፉት አመታት በመከላከያ እና በኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን የተጫወተችው ግብ ጠባቂዋ ማርታ በቀለ በቅዱስ ጊዮርጊስ ተስፋ ሰጪ እንቅስቃሴ አሳይታ ያለፈውን አመት ደግሞ በመከላከያ ቆይታ የነበራት ተከላካይዋ መሰሉ አበራ ከመቐለ 70 እንደርታ ጋር ከሰሞኑ ውል ለማራዘም ስምምነት ፈፅማ የነበረችው ሌላኛዋ ተከላካይ ሳምራዊት ሀይሉ በሲዲማ ቡና ዳሽን ቢራ መከላከያ እና ያለፈውን አመት በጌዲኦ ዲላ ያሳለፈችው ከቀናት በፊትም ለመቐለ ለመጫወት ስምምነት ፈፅማ የነበረችው ፋሲካ በቀለ እንዲሁም በሀዋሳ ከተማ ሲዳማ ቡና ንግድ ባንክ እና መከላከያ በመጫወት የምናውቃት አማካይዋ የካቲት መንግስቱ በአንድ አመት ውል ለኢትዮ ኤሌክትሪክ የፈረሙ ተጫዋቾች ናቸው
https://soccerethiopia.net/football/60997
93
29,865
የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ 29ኛ ሳምንት – ቀጥታ የውጤት መግለጫ
ስፖርት
July 3, 2019
Unknown
ቅዱስ ጊዮርጊስ ባለመቅረቡ በፎርፌ ተጠናቋል
https://soccerethiopia.net/football/49126
5
3,113
እንሰት ዓለም አቀፍ እውቅና እንዲሰጠው ጥናትና ምርምር ተጀምሯል
ሀገር አቀፍ ዜና
January 13, 2020
99
በ200 የእንሰት ዝርያዎች ላይ ምርምር እየተደረገ ነውወልቂጤ እንሰት በአለም አቀፍ ደረጃ የምግብ ዋስትና በማረጋገጥ ረገድ ከስንዴ ባልተናነሰ መልኩ እውቅና እንዲሰጠው ምርምርና ከፍተኛ ጥረት እየተደረገ መሆኑን የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ አስታወቀ በ2012 አም የእንሰት ተክልን ማእከል ያደረገ የመጀመሪያ አለም አቀፍ ስብሰባ ለማድረግ ዝግጅት ተጀምሯልየወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የጥናት ምርምርና ማህበረሰብ አገልግሎት ምክትል ፕሬዚዳንት ዶክተር ሲሳይ ሸዋአማረ በተለይም ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለፁት እንሰት በበርካታ የኢትዮጵያ ክፍሎች ለምግብነት እየዋለ የሚገኝ እና ዘርፈ ብዙ ጥቅም ያለው ተክል ነው በውስጡ በሚይዛቸው ንጥረ ነገሮችና ይዘቱ ብሎም ለሰው ልጅ ካለው ፋይዳ አኳያ ወደር የለሽ መሆኑን አብራርተዋል በተጨማሪ ለመድሀኒት ቅመማ እንሰት ትልቅ ፋይዳ ያለውና ከተረፈ ምርቶቹም ውስጥ አንድም ሳይቀር ለበርካታ አገልግሎት የሚውል ነው ይሁንና በዘርፉ ላይ የተደረጉ ምርምሮች አነስተኛ መሆንና ትኩረት አለመስጠት እንሰት ከሌሎች እፅዋትና ተክሎች አንፃር ስሙ በአለም ላይ እንዳይናኝ አድርጓልዶክተሩ ሲሳይ እንዳሉት በአለም ላይ የምግብ ዋስትናን በማረጋገጥ ረገድ ስንዴ ትልቅ ትኩረት የተሰጠው ሲሆን አለም አቀፍ ተቋማት በስንዴ ላይ ለሚደረጉ ጥናቶችና ምርምሮች ትልቅ ድጋፍ ያደርጋሉ ሆኖም እንሰት ከስንዴ ባልተናነሰ መልኩ ድጋፍ ሊደረግለት የሚገባ እና የአለም የትኩረት ማእከል ሊሆን እንደሚገባ ጠቁመዋል በአሁኑ ወቅት እንሰት በደቡብ ብሄር ብሄረሰቦችና ህዝቦች ክልልና በኦሮሚያ ክልል በስፋት ለምግብነት የሚውል ሲሆን በአማራ እና ሌሎች ክልሎችም በፍጥነት እየተስፋፋና ፋይዳው እየታወቀ መጥቷል እንደምክትል ፕሬዚዳንቱ ገለፃ እንሰት አስቸጋሪ የሆኑ የአየር ንብረትና ፀባይን በመቋቋም ረገድም የተመሰገነ ተክል ነው ብለውታል በመሆኑ ዩኒቨርሲቲው በአሁኑ ወቅት 200 የሚሆኑ የእንሰት ዝርያዎች በመለየት ምርምር እያካሄደ ሲሆን አለም አቀፍ ዝና እንዲላበስ እየተሰራ ነው በተጨማሪም በቀጣይ በአለም ላይ የምግብ ዋስትና ለማረጋገጥ በቀዳሚነት ከሚፈለጉ የተክል ዝርያዎች ውስጥ ቀዳሚው እንደሚሆን ገልፀዋል ዩኒቨርሲቲው የጀመረውን ጥረት ለማስገንዘብና የጥናት ውጤቶችንም ለማሳወቅ ይረዳ ዘንድ ብሎም በእንሰት ተክል ላይ ለሚደረግ ምርምር ትኩረት እንዲሰጠው በ2012 አም የመጀመሪያው አለም አቀፍ የእንሰት ጉባኤ ለማካሄድ ዝግጅት እያደረገ መሆኑን አብራርተዋል ከዚህም በተጨማሪ ዩኒቨርሲቲው ዘርፈ ብዙ ፋይዳ ያላቸውን የጥናትና ምርምር ስራዎችን በስፋት እያከናወነ መሆኑንም አስገንዝበዋል የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ በ2004 አም የተመሰረተ ሲሆን በአሁኑ ወቅት በተለያዩ መርሀግብሮች 15ሺ ተማሪዎችን እያሰለጠነ ይገኛልአዲስ ዘመን ጥር 42012ክፍለዮሀንስ አንበርብር
https://www.press.et/Ama/?p=25541
292
31,649
የሴካፋ ሴቶች ዋንጫ ተጀምሯል
ስፖርት
July 20, 2018
Unknown
የሴካፋ ሴቶች ዋንጫ በሯንዳ አስተናጋጅነት በዛሬው እለት በተደረጉ ሁለት ጨዋታዎች ተጀምሯል ኢትዮጵያም ቅዳሜ የመጀመርያ ጨዋታዋን ታከናውናለች በመክፈቻ ጨዋታው 0900 ላይ በስታደ ኪጋሊ ከፍተኛ ግምት የተሰጠው የዩጋንዳ እና ኬንያ ጨዋታ በዩጋንዳ 10 አሸናፊነት ተጠናቋል ሊሊያን ሙቱዞ የዩጋንዳ ብቸኛ ጎል ባለቤት ናት 1130 ላይ አስተናጋጇ ሯንዳ  አሊስ ካሊምባ በ34ኛው ደቂቃ ባስቆጠረችው ጎል የ2016 ቻምፒዮኗ ታንዛንያን 10 አሸንፋለች ይህን ጨዋታ ሊዲያ ታፈሰ በመሀል ዳኝነት ስትመራ ወጋየሁ አበራ በረዳትነት ዳኝታለችበ5 ሀገራት መካከል በዙር መልክ እየተከናወነ የሚገኘው ውድድሩ አንድ ቀን እረፍት እያደረገ የሚከናወን ሲሆን በመጪው ቅዳሜ የሁለተኛ ቀን ጨዋታዎች ይከናወናሉ ትላንት ወደ ሯንዳ ያመራው የኢትዮጵያ ሴቶች ብሄራዊ ቡድንም በስፍራው ልምምድ እያደረገ ይገኛልቅዳሜ ሀምሌ 14 ቀን 20100900 ኢትዮጵያ ከ ሯንዳ1130 ኬኔያ ከ ታንዛንያመረጃዎች እና ፎቶዎች JSports1 Ethio Woman Sport
https://soccerethiopia.net/football/38560
114
26,062
ኢትዮጵያ በምታዘጋጀው ግዙፉ ዓለም አቀፍ ጉባዔ በርካታ የአገር መሪዎች ይጠበቃሉ
ፖለቲካ
14 June 2015
Unknown
ኢትዮጵያ በታሪኳ ካዘጋጀቻቸው አለም አቀፍ ጉባኤዎች ሁሉ ትልቁ ይሆናል ተብሎ በሚጠበቀው ሶስተኛው አለም አቀፍ የልማት ፋይናንስ ጉባኤ ብዛት ያላቸው የአለም መሪዎች እንደሚጠበቁ መንግስት ገለፁ ፕሬዚዳንት ኦባማ ይጠበቃሉየዘንድሮው ጉባኤ እኤአ በመስከረም 2015 ይጠናቀቃል ተብሎ የሚጠበቀውን የምእተ አመቱ የልማት ግብን ይተካል ለተባለለት ዘላቂ የልማት ግቦች ለመተግበር የሚያስችሉ የፋይናንስ ምንጮች ላይ ለመምከር የአገር መሪዎች ፖለቲከኞች የግል ተቋማትና የሲቪል ማሀበራት ተወካዮች አዲስ አበባ እንደሚመጡ ታውቋልማክሰኞ ሰኔ 2 ቀን 2007 አም በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ተገኝተው የ2008 አም ረቂቅ በጀትን ያቀረቡት የፋይናንስንና ኢኮኖሚ ልማት ሚኒስትሩ አቶ ሱፊያን አህመድ በኢትዮጵያ አይታችሁት የማታውቁትን የመሪዎች ብዛት ታያላችሁ ሲሉ ለምክር ቤቱ አባላት ሲናገሩ ተደምጠዋል ለምክር ቤቱ ረቂቅ በጀቱን ባቀረቡበት ወቅት ለዘላቂ ልማት ግቦች 12 ቢሊዮን ብር መያዙን ሲገልፁ ከአባላት የፋይናንስ ምንጩን አስመልክቶ በተጠየቁበት ወቅት ሲያስረዱ ነበር በሚቀጥለው ወር ስለሚዘጋጀው ጉባኤ እግረ መንገዳቸውን ያወሱት ነገር ግን ከተባበሩት መንግስታት ድርጅት አባል አገሮች ውስጥ ምን ያህል መሪዎች እንደሚመጡ ሚኒስትሩ በቁጥር አልገለፁም ሆኖም ከ5000 በላይ ተሳታፊዎች ኢትዮጵያ እንደሚመጡ ገልፀዋልየተለያዩ የዜና ምንጮች የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ባራክ ኦባማን ጨምሮ የታላላቅ አገሮች መሪዎች በአዲስ አበባው ኮንፈረንስ ሊሳተፉ እንደሚችሉ እየዘገቡ ይገኛሉ ነገር ግን የአሜሪካም ሆነ የኢትዮጵያ ባለስልጣናት እስካሁን ምንም አልተናገሩምበሚያዝያ ወር 2007 አም በኢትዮጵያ ይፋዊ የስራ ጉብኝት ለማድረግ በአዲስ አበባ የተገኙት የፕሬዚዳንት ኦባማ ልዩ ተወካይ ጆን ፓዴስታ ፕሬዚዳንቱ ጉባኤው በአዲስ አበባ መዘጋጀቱን አገራቸው እንደምትደግፍ ማስታወቃቸው ይታወሳል በወቅቱም ልዩ ተወካዩ ከጠቅላይ ሚኒስትር ሀይለ ማርያም ደሳለኝና ከውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ዶር ቴድሮስ አድሀኖም ጋር ጉባኤውን በተመለከተ ተወያይተው እንደነበር አይዘነጋምየውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ከሀምሌ 5 እስከ 7 ቀን 2007 አም የሚካሄደው ጉባኤ በስኬት ለማስተናገድ ዝግጅቱ እየተጠናቀቀ መሆኑን ሰኔ 4 ቀን 2007 አም አስታውቋል በጉባኤው እንደሚሳተፉ ከሚጠበቁት 5000 የተለያዩ አገሮች ዜጎች በተጨማሪ ከ200 በላይ ጋዜጠኞች በአዲስ አበባ ተገኝተው ለመላው አለም ዘገባቸውን እንደሚያቀርቡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አቶ ተወልደ ሙሉጌታ በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ በጠሩት ጋዜጣዊ መግለጫ ወቅት ተናግረዋልበአዲስ አበባው የአለም መሪዎች ጉባኤ ለጋሾችና የተለያዩ ተቋማት እኤአ እስከ 2025 ድረስ ለሚቆየው የዘላቂ የልማት ግቦች በቢሊዮኖች ዶላሮች የሚገመት ገቢ ማስገኘት በሚቻልበት መንገድ ላይ የሚመክሩ ሲሆን በመስከረም ወር ስምምነት እንደሚደረግበት ለሚጠበቀው የተመድ ጠቅላላ ጉባኤ መንደርደሪያ ነው በማለት አዘጋጆቹ እየገለፁ ነውጉባኤውን አስመልክቶ የሚደረገው ቅድመ ዝግጅት ተጠናክሮ የቀጠለ ሲሆን ባለፈው ወር ጠቅላይ ሚኒስትር ሀይለ ማርያም ደሳለኝን ጨምሮ የተመድ ዋና ፀሀፊ ባን ኪ ሙን የአለም ባንክ ፕሬዚዳንቱ ጂም ዮንግ ኪም የአለም የገንዘብ ድርጅት አይኤምኤፍ ዋና ዳይሬክተር ክርስቲያን ላጋር የአለም የንግድ ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ሮበርት አዜቬደንና ሌሎች የተመድ ተወካዮች ኢትዮጵያ ተገናኝተን አለማችንንና ህዝባችን እንታደግ በማለት የሁለት ደቂቃ ቆይታ ያለው የቪዲዮ መልእክት ማስተላለፋቸው ይታወሳል
https://www.ethiopianreporter.com/article/7625
372
36,571
የባህርዳር ከተማ ማኅበራት ዘርፍ ም/ቤት አመራሮች ከመቀሌ አቻዎቻቸው ጋር ተወያዩ
ሀገር አቀፍ ዜና
May 15, 2019
Unknown
የባህር ዳር ከተማ ማሀበራት ዘርፍ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት አቶ መንገሻ በላይ ምክር ቤቶቹ የክልሎቹ አምባሳደሮች ናቸው ሁለቱ በጋራ ሲሰሩ ደግሞ ኢትዮጵያን ይወክላሉ ብለዋልአላማው ሀገሪቱ ከእርሻ ወደ ማኖፋክቸሪንግ የምታደርገውን ሂደት ለማጠናከር ነው ብለዋል
https://amharic.voanews.com//a/bahir-dar-mekele-farm-5-15-2019/4918683.html
32
45,284
የኬንያ አየር መንገድን ከገጠመው ኪሣራ ለማዳን የመንግሥት ድጋፍ እንደሚያስፈልግ ተመለከተ
ቢዝነስ
June 20, 2017
Unknown
የኬንያ አየር መንገድ  ከገጠመው ኪሳራ ማገገም ባለመቻሉ የመንግስት ድጋፍ ያስፈልጋል ተባለየአየር መንገዱ የብድር እዳ ከ2 ቢሊየን የአሜሪካ ዶላር መብለጡ ሲገለፅ መንግስት 243 ሚሊየን ዶላር ገንዘብን ወደ ንብረት ቀይሮ እንደሚያበድር ጠቅሷልየኬንያን አየር መንገድ 29 በመቶ የአገሬው መንግስት 26 በመቶ የሚሆነውን የፈረንሳዩ አየር መንገድ ኬ ኤል ኤም በመያዝ ከፍተኛውን ድርሻ ተቆናጥጠዋልአገሪቱ በቀዳሚነት የምትጠቀስበትን ቱሪዝም እንዲደግፍ የቤት ስራ የተሰጠው አየር መንገዱ በሁለት እግሩ መቆም አቅቶታል ነው የተባለውመንግስት በተያዘው የፈረንጆቹ አመት የ243 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር ገንዘብ ብድር ሊሰጥ እንደሆነ ለምክር ቤቱ አቅርቧል ነገር ግን የሚደረገው የብድር ድጋፍ በጥሬ ገንዘብ የሚሰጥ ሳይሆን በንብረት መልክ ተቀይሮ እንደሚሆን ጠቅሷልመንግስት ይህን አሰራር ያመጣው አየር መንገዱ እስካሁን በተደረገለት የገንዘብ ድጋፍ እና ብድር ሊያገግም ባመቻሉ እና ይበልጥ የኪሳራውን መጠን እየጨመረ በመምጣቱ ነው ተብሏልበዚህም ድርጅቱ ያቀደውን ተጨማሪ የቦይንግ አውሮፕላኖች ግዢ እና የማስፋፊያ ስራ ማገዝ ብቸኛ የመደገፊያ መንገድ በመሆኑ ነውይህ ተቋሙን መልሶ ለማቋቋም ይረዳል የተባለው የብድር ድጋፍ በዚህ ወር በምክር ቤቱ ይሁንታ ያገኛል ተብሏል ድጋፉም ከሚቀጥለው ወር ጀምሮ ተግባራዊ እንደሚደረግ ነው የተነገረውአየር መንገዱ 750 ሚሊየን ዶላር የሚሆን ገንዘብ ከረጂ ተቋማት የሚያገኝ እንደሆነ ተጠቅሷልኬንያ የቱሪዝም ዘርፉን እንዲደግፍ በያዘችው እቅድ መሰረት በቢሊየን ሺሊንግ ለአየር መንገዱ በቅርቡ የእድሳት እና የማስፋፊያ እንዲሁም የአዳዲስ አየር መንገዶች ግንባታ አከናውናለችበአሁኑ ድጋፍም አየር መንገዱ ካለበት የሁለት ቢሊየን በላይ የብድር እዳ ቢያንስ ግማሽ ያህሉን እንድትቀንስ የሚያስችላት የንብረት ግዢ እንደሚከናወን ነው የተገለፀውየኬንያ አየር መንገድ በቀን ከ12 ሺህ በላይ መንገደኞችን እንደሚያስተናግድ አስታውሶ የዘገበው አፍሪካ ቢዝነስ ሴንትራል ነው 
https://waltainfo.com/am/32834/
216
3,491
“ውህደቱ ኢህአዴግ የመላ ኢትዮጵያውያን ፓርቲ እንዲሆን ያደርጋል” – አቶ አብርሃም አለኸኝ የአዴፓ ማዕከላዊ ኮሚቴ ፅህፈት ቤት የአደረጃጀት ዘርፍ ኃላፊ
ሀገር አቀፍ ዜና
November 15, 2019
34
አዲስ አበባየኢህአዴግ ውህደት ድርጅቱ ህዝባዊ መሰረት እንዲኖረውና የመላ ኢትዮጵያውያን ፓርቲ እንዲሆን የሚያደርግ መሆኑን የአማራ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ አዴፓ ገለፀየፓርቲው ማእከላዊ ፅህፈት ቤት የአደረጃጀት ዘርፍ ሀላፊ አቶ አብርሀም አለኸኝ በተለይ ለአዲስ ዘመን ጋዜጣ ዝግጅት ክፍል እንደተናገሩት የድርጅቱ ወደውህደት መምጣት የኢህአዴግ ማህበራዊ መሰረት እንዲሰፋና ያለምንም ልዩነት ግለሰብ አባላት እንዲኖሩት ያስችላል ድርጅቱ እስከአሁን የአራት ብሄራዊ ድርጅቶች የበላይነት ብቻ የሚንፀባረቅበት ነው አጋር የሚባሉ አምስት ብሄራዊ ድርጅቶች እንዷገር ድርሻ ቢኖራቸውም በኢህአዴግ ውስጥ የሚሳተፉበት ሁኔታ የለም አልፎ አልፎ በማእከል ደረጃ ሲፈቀድላቸው ከመግባት ውጪ መረጃና አቅጣጫ ከኢህአዴግ መቀበል ላይ ብቻ ተወስነው ምንም አይነት ቀጥተኛ  ተሳትፎ እንዳያደርጉ ተገድበዋል ይህንን የማግለል ችግርም የድርጅቱ ውህደት ይፈታዋል ብለዋልእንደ አቶ አብርሀም ገለፃ አጋር ድርጅቶቹ በማእከላዊ ደረጃ የነበራቸው ተሳትፎ የተገደበ ነው ጠቅላይ ሚኒስትር የሚሆነው ከአራቱ ብሄራዊ ድርጅት የተወከለ ሰው ብቻ ነበር ከሶማሌ ከአፋር ከቤንሻንጉል ጉሙዝ ከጋምቤላና ከሀረር ጠቅላይ ሚኒስትር አይወጣም ሰው በአገሩ ላይ መሪ የመሆን መብት ሊኖረው ሲገባ የኢትዮጵያ ብሄር ብሄረሰቦች የተሟላ ተሳትፎ እንዳይኖራቸው ተገድበዋል ይህንን ውስንነትም የኢህአዴግ ውህደት ይፈታዋል ስለዚህ ውህደቱ ማንኛውም ኢትዮጵያ ተስፋ ኖሮት አቅሙን እያጎለበተ ህልሙን የሚያሳካበትን ነባራዊ ሁኔታ ይፈጥራል ይህ ደግሞ ከማህበረሰባዊ ጤንነት አኳያ ትልቅ ፋይዳ ይኖረዋል በተጨማሪ ኢህአዴግ እስከአሁን ድረስ አራት ብሄራዊ ድርጅቶችን በአባልነት ይዞ ተቀምጧል የግለሰብ አባል የለውም ግለሰቦች የድርጅቶቻቸው አባል ይሆናሉ እንጂ ለኢህአዴግ በቀጥታ አባል የመሆን እድል የላቸውም አሁን ግን ውህደቱ ሲረጋገጥ ከየትኛውም ብሄር የተወለደ ሰው የትኛውንም አይነት ማህበራዊ ተሳትፎ ቢኖረውም ኢህአዴግ የተቀበለውን ፕሮግራም ከተቀበለ በቀጥታ የኢህአዴግ አባል እና ቀጥተኛ ተሳታፊ እንደሚሆን ተናግረዋልእስከአሁን ድረስ በብሄራዊ ድርጅት ደረጃ በተግባቦት ላይ የተመሰረተ አመራር እየተረጋገጠ ቢሆንም በተሟላ መንገድ ዴሞክራሲያዊ ማእከላዊነት ተረጋግጧል ማለት አይቻልም በማለት የሚናገሩት አቶ አብርሀም ዴሞክራሲያዊ የእርስ በርስ ግንኙነትን ፈጥሮ በብዙሀን ድምፅ ተፈፃሚነት የሚያገኝበት የዴሞክራሲ ስርአት እንዳልነበር አስታውሰዋል አንዳንድ አቅጣጫዎች በኢህአዴግ ደረጃ ሲሰጡ ለኢህአዴግ ማእከላዊነት የሚገዙ ድርጅቶች አቅጣጫውን የሚያከብሩበት ሁኔታ ሲኖር ለኢህአዴግ ማእከላዊነት የማይገዙና ኢህአዴግ በሚሰጠው አቅጣጫ አልተስማማንም ወይም ጥቅማችን አልተከበረም የሚሉ አካላት ሲኖሩ ደግሞ ከአቅጣጫው በተቃራኒ የሚሄዱበት ሁኔታ እንደነበር አስታውሰው ይህ ከባለቤትነት ስሜት ጋር የሚያያዝ መሆኑን ተናግረዋል ኢህአዴግን ባለቤት ስናደርገው በሀላፊነት ደረጃ ወስደን በባለቤትነት እንፈፅመዋለን ኢህአዴግን ባለቤት ሳናደርገው ስንቀር ደግሞ እንደፍላጎታችን አቅጣጫዎችን የማንቀበልበት ሁኔታ እንፈጥራለን ካሉ በኋላ ኢህአዴግ አንድ ከሆነ ግን ምክንያት ይጠፋል ኢህአዴግ የጋራ ፓርቲ በመሆኑ በግለሰብም ሆነ በቡድን ደረጃ የራስ ፓርቲ በመሆኑ ምንም አይነት ልዩነት ሳይኖር አቅጣጫዎች ይፈፀማሉ ብለዋል እንዷቶ አብርሀም ገለፃ እስከ አሁን ድረስ መሪ ሆነው የአማራን ህዝብ የሚያስተዳድሩት አማራዎች ብቻ ናቸው ይህ በኦሮሚያም ነበር ይህ የራስን  እድል በራስ የመወሰን መብትን ጠብቆ ከእርሱ ጋር ምንም አይነት ግጭት ሳይኖር ነገር ግን በመሪነት ደረጃ ቋንቋውን ባህሉን ካወቁትና አስተሳሰቡን ከተረዱት ወደሌሎች አካባቢዎች መሪዎች እንዲንቀሳቀሱ በር ይከፍታል በኢህአዴግ ውስጥ ያሉ አመራሮች የኢትዮጵያ ህዝብና የኢትዮጵያ ብሄር ብሄረሰብ አመራሮች ናቸው ስለዚህ የአካባቢውን ቋንቋና ባህል እስከተቀበሉ ድረስ በአመራርነት ቦታና አካባቢ የማይወስንበትን ነባራዊ ሁኔታ ይፈጠራል ብለዋል ውህደቱ ከህገመንግስቱ ውጪ ከነበረው የኢህአዴግ መዋቅራዊ አሰራር ላይ አንዳንዶች የነበራቸውን የመብት ልዩነት በማስተካከል የኢህአዴግን ህገመንግስታዊ ተቃርኖ በመፍታት ወደትክክለኛ ህገመንግስታዊና የፌዴራሊዝም ስርአት ለማምጣት ምቹ ሁኔታ ይፈጥራል ተብሎ ይታሰባል ብለዋል ይሄ ውህደት ከአህዳዊነትና ከጠቅላይነት ጋር የሚያያይዘው አንዳችም ምክንያት የለውም የሚሉት አቶ አብርሀም ይህንን የሚሉ አካላት በኔ ሳንባ ተንፍሱ የሚል ፖለቲካዊ እብሪት ያለባቸው ብቻ ናቸው ብለዋል ከአሁን በፊት አንድ ፓርቲ እንመስርት ሁሉንም ብሄራዊ ድርጅቶች እናሳትፍ ኢህአዴግን ህዝባዊ እናድርግ የሚል ተደጋጋሚ ጥያቄ በማእከላዊ ኮሚቴም ሆነ በጠቅላላ ጉባኤ ደረጃ ሲጠየቅ ነበር አቅጣጫም ተቀምጦበታል የፖለቲካ አመራሮችም በመርህ ደረጃ ተቀብለውት አልፈዋል ያልተቀበለ አመራር አልነበረም የሚሉት ሀላፊው ሲንከባለል የነበረ ጥያቄ በጥናት ይመለሳል ጊዜ ያስፈልጋል ከማለት ውጪ ምንም አይነት ተቃውሞ ያልነበረበትን ውህደት ዛሬ ጠቅላይ ነው የሚሉት ለውጡ ገፍቶናል የሚሉ አካላት የለውጡ አመራሮች የሚወስኑትን ላለመቀበል እንጂ ሀሳባቸው ውሀ የሚያነሳ አለመሆኑን አብራርተዋልጠቅላይ ማን ነው ተጠቅላይስ ማን ነው የሚል ጥያቄ ያቀረቡት አቶ አብረሀም ለመጠቅለልም ፍላጎት ያለው ሊጠቀልልም አቅም ያለው አካል አለመኖሩን ተናግረዋል 110 ሚሊዮን ህዝብ ላላት ኢትዮጵያ የሚበጃት ፌዴራሊዝም ነው በሚለው ላይ ምንም ብዥታ አለመኖሩንም ተናግረዋል በድርጅቱ መስመር ላይም የአብዮታዊ ዴሞክራሲ ጉዳይ አከራካሪ መሆኑንና ከሞላ ጎደል የለውጥ ሀይሉ ጊዜ ያለፈበት የፖለቲካ አስተሳሰብ ነው ብሎ እንደሚያምን በማመልከት የትግል ጊዜንና የስልጣን ዘመንን ጨምሮ ለግማሽ ምእተ አመታት የቆየው አብዮታዊ ዴሞክራሲ ይቀጥል ቢባልም ነባራዊው የህዝቡ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ እንዲሁም አለም አቀፋዊ ሁኔታ የማያስኬድ መሆኑን ተናግረዋል የኢህአዴግ ውህድ ፓርቲ አስተሳሰብ አንዱ የፕሮግራም ለውጥ ማምጣት ነው ሲባል አብዮታዊ ዴሞክራሲ በሌላ የዴሞክራሲ አተያይ ይቀየራል ማለት መሆኑንም ተናግረዋል ይህ ማለት በውህደቱ ወቅት ፕሮግራሙ ተጀምሮ ይጠናቀቃል ማለት እንዳልሆነ ግን አመልክተዋልአዲስ ዘመን ህዳር 52012ምህረት ሞገስ
https://www.press.et/Ama/?p=22558
636
46,769
ምክር ቤቱ የገቢ ግብርን ጨምሮ ሌሎች አዋጆችና የዳኞችን ሹመት አፀደቀ
ፖለቲካ
July 27, 2016
Unknown
ምክር ቤቱ ዛሬ ባካሄደው አንደኛ አመት የስራ ዘመን አስቸኳይ ስብሰባ የገቢ ግብር አዋጅን ጨምሮ ሌሎች ስድስት አዋጆችና የ16 ዳኞችን ሹመት አፅድቋልየገቢ ግብር አዋጁ ቀደም ሲል በተበታተነ መልኩ ሲተገበሩ የነበሩ የግብር ህጎችን ወደ አንድ ለማሰባሰብና ግብር የማይከፈልባቸው የገቢ አይነቶችን ወደ ግብር መረብ እንደሚያስገባ ተመልክቷልበዚህም ወጥና ፍትሀዊ የግብር አከፋፈል ስርአት እንዲተገበር ያስችላል ተብሏልዝቅተኛ ገቢ ያላቸውን የህብረተሰብ ክፍሎች ተጠቃሚ ለማድረግም ሚና የላቀ መሆኑን የበጀትና ፋይናንስ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ ወይዘሮ ገነት ታደሰ አስገንዝበዋል አገሪቷ የደረሰችበትንና ለወደፊቱ ልትደርስበት ያሰበችውን የእድገት ደረጃ የበለጠ ለማጠናከር ያግዛል ብለዋልአዋጁ አስተዳደራዊ ጉዳዮችን ሳያካትት መሰረታዊ የታክስ ድንጋጌዎችን ብቻ ግልፅነት ባለው መልኩ መዘጋጀቱን ወይዘሮ ገነት ገልፀዋልበመሆኑም በግብር ከፋዮች ሲነሳ የነበረውን የመልካም አስተዳደር ችግርን ይፈታል ብለዋልምክር ቤቱ የታክስ አስተዳደር አዋጅን መርምሮ ያፀደቀ ሲሆን ይህም ቀልጣፋውጤታማና ወጥ የሆነ የታክስ ህግ አተረጓጎም ስርአትን ለማስፈን እንደሚያችል ተመልክቷል ኢኮኖሚው የሚያመነጨውን ገቢ ለመሰብሰብ ከፍተኛ አስተዋፅኦ ያበረክታል ተብሏል ከሀምሌ 01 ቀን 2008 አም ጀምሮ በተገኘ ገቢ ላይ ተፈፃሚ እንደሚሆንም ተገልጿልግልፅዘመናዊና ቀልጣፋ የአሰራር ስርአትን በመዘርጋት ምቹ የንግድ ስርአት ለመዘርጋት እንደሚያስችል የተነገረለት የንግድ ምዝገባና ፈቃድ አዋጅም በምክር ቤቱ ፀድቋልከዚህም በተጨማሪ የጂኦተርማል ሀብት ልማት አዋጅም በምክር ቤቱ ፀድቋል ይህም ከጂኦተርማል ሀብት የኤሌክትሪክ ሀይል ልማትን በቀጣይነት በማልማት የሀይል አቅርቦቱን ለማሳደግ እንደሚረዳ ተገልጿልከጎሬቴፒ ለሚገነባው የ140 ኪሎ ሜትር መንገድ ግንባታ ከኮሪያ ኤክስፖርትኢምፖርት ባንክ የተገኘው የ127 ሚሊዮን 345 ሺ ዶላር የብድር ስምምነትም ሌላው በምክር ቤቱ የፀደቀ አዋጅ ነውምክር ቤቱ የፌዴራል ዋናው ኦዲተር መስሪያ ቤት ማቋቋሚያ አዋጅን ለማሻሻል የቀረበለትን ረቂቅ አዋጅም መርምሮ አፅድቋል ይህም የኦዲት ስርአትን ለማጠናከርየመንግስት መስሪያ ቤቶችና ድርጅቶች የገንዘብ አስተዳደር ተገቢውን ህግና ስርአት ተከትለው ማከናወናቸውን ለማረጋገጥ የሚችልበት ስርአት ለማጠናከር ይረዳል ተብሏልለፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በዳኝነት እንዲሾሙ በጠቅላይ ሚኒስትሩ የቀረቡ የ16 ዳኞች ሹመትም በምክር ቤቱ ፀድቋልእነዚህም በዳኝነት ለመስራት ፍቃደኛ የሆኑ የህግ እውቀትና ልምድ ያላቸውለህገ መንግስቱ ታማኝበሙያቸውበስነ ምግባራቸውና በአመለካከታቸው ብቁ መሆናቸው መረጋጡም ተመልክቷል
https://waltainfo.com/am/25760/
267
7,716
መንግስት በቅርቡ 900ሽሕ ፓስፖርት ይረከባል
ሀገር አቀፍ ዜና
2021-01-04
652
በአገር ውስጥ የሚታየውን ፓስፖርት እና የጉዞ ሰነድ እጥረት ተከትሎ መንግስት ለፈረንሳዩ ኩባንያ እንዲያትም የሰጠውን ፓስፖርት በቅርቡ እንደሚረከብ አስታወቀከፈረንሳዩ ኦቨር ቱር ከተባለ ኩባንያ ጋር 1 ሚሊዮን ፓስፖርቶችን እንዲያትም ውል በተገባው መሰረት እስካሁን 100 ሽህ የሚሆኑትን ብቻ መንግስት መረከቡን የኢሚግሬሽን ዜግነትና  እና ወሳኝ ኩነት ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር ሙጂብ ጀማል አስታውቀዋል በበጀት አመቱ የመጀመሪያ ሩብ አመት አፈፃፀሙን የገመገመው ኤጀንሲው በተጠቀሰው ጊዜ በኤጀንሲው ያጋጠመውን የፓስፖርት እጥረት ተከትሎ አግለግሎት ጠያቂው ሀብረተሰብ ረጅም ጊዜያትን በቀጠሮ ከማሳለፉም በላይ ለብልሹ አሰራሮች እንደተጋለጠም ዳይሬክተሩ አስታውቀዋልየታየውን እጥረት ለመቅረፍም በቅርቡ ከሚገባው 900ሽህ ፖስፖርት በተጨማሪ 1 ሚሊዮን ፓስፖርት ለማሳተም እና ዘላቂ መፍትሄ ለመስጠት እንደሚሰራም ጠቁመዋል ዳይሬክተሩ አያይዘውም በአገር ውስጥ ያሉ ማተሚያ ቤቶች ፓስፖርትን ለማተም የቴክኖሎጂ ክፍተት በመኖሩ እና አዋጪም ባለመሆኑ በውጪ ኩባንያዎች ማሳተም እንደሚቀጥል አስታውቀዋል
https://addismaleda.com/archives/7891
113
51,367
የአረፋ በዓል ሲከበር አቅመ ደካሞችን በማሰብና በመደገፍ ሊሆን ይገባል- ተቀዳሚ ሙፍቲ ሃጅ ዑመር
ሀገር አቀፍ ዜና
August 9, 2019
Unknown
የኢድ አል አድሀ አረፋ በአል እምነቱ በሚያዘው መሰረት አቅመ ደካሞችን በማሰብና ያለው ለሌለው በማካፈል እንዲያከበር ተቀዳሚ ሙፍቲ ሀጅ ኡመር ኢድሪስ አሳሰቡየኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዝዳንት ተቀዳሚ ሙፍቲ ሀጅ ኡመር ኢድሪስ 1 ሺህ 440ኛውን የአረፋ በአል አስመልክተው ለህዝበ ሙስሊሙ የእንኳን አደረሳችሁ መልእክት አስተላልፈዋልኢድ አል አድሀ አረፋ አላህ የነብዩ ኢብራሂምን ፍቅርና እምነት ለመፈተን ልጃቸውን ለመስዋእትነት እንዲያቀርቡ ያዘዘበትን እለት ለማሰብ የሚከበር ሀይማኖታዊ በአል ነውይህን ታሪክ ለመዘከር በአሉ የመስዋእትነት በአል ተብሎ እንደሚጠራ የእምነቱ ሊቃውንት ያስረዳሉ የእምነቱ ተከታዮችም የነብዩ መሀመድን ፈለግ ተከትለው በእለቱ እርድ ይፈፅማሉምእመኑ በአሉን ሲያከብርም እምነቱ በሚያዘው መሰረት አቅመ ደካሞችን በማሰብ ያለውን በማካፈልና በማስደሰት መሆን እንዳለበት መልእክታቸውን አስተላልፈዋልበአሁኑ ወቅት አንገብጋቢው ጉዳይ አንድነትና ሰላምን ማስጠበቅ መሆኑን የጠቀሱት ሀጅ ኡመር እድሪስ በአገርም ሆነ በውጭ ያለን ሁሉ አንድነታችንንና ሰላማችንን ልንጠብቅ ይገባል ሲሉ ጥሪ አቅርበዋል ምንጭኢዜአ
https://waltainfo.com/am/32638/
121
22,828
የኢትዮጵያ አየር ኃይል የምረቃ ሥነ ሥርዓት
ፖለቲካ
3 June 2018
Unknown
የኢትዮጵያ አየር ሀይል ሀሙስ ግንቦት 23 ቀን 2010 አም በደብረዘይት የማሰልጠኛ ተቋም አካዴሚ ከ400 በላይ የአውሮፕላን አብራሪዎችንና ቴክኒሻኖችን አስመርቋል በምረቃ ስነ ስርአቱ ላይ በክብር እንግድነት የተገኙት ፕሬዚዳንት ሙላቱ ተሾመ ዶር አየር ሀይሉ ዘመናዊነቱን ጠብቆ የአገርን ሰላምና ደሀንነት ለማስጠበቅ እያደረገ ያለውን ንቁ ተሳትፎ አጠናክሮ እንዲቀጥል አሳስበዋል ከተመራቂዎቹ መካከል በዋነኝነት 25 አብራሪዎች ሲሆኑ 125 ቴክኒሻኖች እንደሆኑም ለማወቅ ተችሏል ተመራቂ የአየር ሀይል አብራሪዎች በስነ ስርአቱ ላይ ለተገኙት የክብር እንግዳና ሌሎች እንግዶች የአየር ላይ ትእይንት አሳይተዋል ከግራ ወደ ቀኝ የአየር ላይ ትእይንቱን በመከታተል ላይ የሚታዩት የመከላከያ ሚኒስትሩ አቶ ሞቱማ መቃሳ ፕሬዚዳንት ሙላቱ ተሾመ ዶር የጦር ሀይሎች ጠቅላይ ኤታ ማዦር ሹም ጄኔራል ሳሞራ የኑስ እንዲሁም ምክትል ጠቅላይ ኤታ ማዦር ሹምና የአየር ሀይል ዋና አዛዥ ጄኔራል አደም መሀመድ ናቸው
https://www.ethiopianreporter.com/article/10917
113
33,397
” በጥንቃቄ በመጫወት ያሰብነውን አሳክተናል” ደጉ ደበበ
ስፖርት
May 14, 2017
Unknown
ጨዋታው እንዴት ነበር ጠንካራ ጨዋታ እንደሚሆን እናውቃለን ሰንዳውስ የአምና የአፍሪካ ቻምፕዮን የነበረና በሊጉም ሁለተኛ ደረጃ የሚገኝ ቡድን እንደመሆኑ ጠንካራ ፉክክር እንደሚኖር እናስባለን ሆኖም ሁላችንም እያንዳዱ ተጨዋች ጋር ከፍተኛ የሆነ የማሸነፍ ፍላጎት ነበር ጨዋታውንም እንዳያችሁት ከፍተኛ የሆነ አልሸነፍ ባይነት ትግል ነበር  እያንዳንዱ ተጫዋች ታሪክ ሰርቶ ማለፍ ይፈልጋል ምድብ ድልድል ውስጥ በመግባት አንድ ታሪክ ሰርተናል አሁን ደግሞ ሩብ ፍፃሜ ውስጥ በመግባት ሁለተኛ ታሪክ ለመስራት ነው የምናስበውከጨዋታው በፊት አቅዳቹ የነበረው ምንድነው እሱንስ አሳክተናል ትላላቹ ጨዋታውን በጥንቃቄ ተጫውተን አሸንፈን መውጣት እንዳለብን ተነጋግረናል ነው ወደ ሜዳ የገባነው ሜዳው ውስጥም በየቦታቸው ይጫወቱ የነበሩት ተጨዋቾች በሙሉ በሚገርም አይነት የቡድን መንፈስ ነበር ሲጫወቱ የነበረው እስከ ጨዋታው ፍፃሜ ድረስ ታግለን ቢያንስ ከሜዳ ውጭ እንደመጫወታችን የአቻ ውጤቱን አስጠብቀን ወጥተናልበስታድየሙ ለተገኙት ደጋፊዎች ምን ማለት ይቻላልበጣም ደስ ይል ነበር አዲስ አበባ ያለን ነበር የሚመስለው ገና ከኤርፖርት ከገባንበት ጊዜ ጀምሮ ነበር የተቀበሉን ሆቴልም እየመጡ አብረውን በመሆን አይዟቹ ምን እናግዝ በማለት ይጠይቁን ነበር ትላንትም እንዳያችሁት በርካታ ደጋፊዎች ነበሩ እንዲያውም የእነሱ ደጋፊ አልነበሩም ማለት ይቻላል ደጋፊዎቻችንም ለእኛ ትልቅ አቅም ነው የሆኑን እንደ አምበልነቴ በዚህ አጋጣሚ በቡድኔ ስም ከጎናችን በመሆን ላበረታቱን ደጋፊዎች በሙሉ ምስጋናዬን አቀርባለውበቀጣይ ጨዋታዎች ምን እንጠብቅ ከዚህ በኋላ ሁለት ተከታታይ ጨዋታዎች በሜዳችን እና በደጋፊያችን ፊት እንጫወታለን ያው ለሁሉም ጨዋታዎች እኩል ግምት ነው የምንሰጠው ከፍፍለን የምናየው ጨዋታ የለም ለዚህ ቡድን እንዲህ ብለን አንዘጋጅም በቀሩት ጨዋታዎች ሁሉ ታሪክ ለመስራት ያለንን አቅም ለመስጠት ዝግጁ ነን
https://soccerethiopia.net/football/28318
211
32,820
ሪፖርት | መቐለ ከተማ የመጀመርያ የሊግ ነጥቡን አሳክቷል
ስፖርት
November 4, 2017
Unknown
የኢትዮዽያ ፕሪምየር ሊግ የ2010 የውድድር ዘመን የመክፈቻ እለት ጨዋታዎች በሶስት የሀገሪቱ ከተሞች ተካሂዷል ከነዚህም መካከል አርባምንጭ ላይ አርባምንጭ ከተማ ከ መቐለ ከተማ ያገናኘው ጨዋታ ያል ጎል በአቻ ውጤት ተጠናቋልለአመታት የአርባምንጭ ከተማ ሜዳ ለራሱ ለአርባምንጭም ሆነ ለተቃራኒ ተጋጣሚ ቡድኖች ኳስ ለመጫወት ሜዳው አመቺ አይደለም የሚል ቅሬታ ሲስተናገድበት ቆይቷል ፌዴሬሽኑም ሜዳው ጥሩ አለመሆኑን ተከትሎ ተደጋጋሚ ማስጠንቀቂያ ለክለቡ መላኩ የሚታወስ ነው በዛሬው ጨዋታ ይህ ሜዳ አስፈላጊው ጥገና ተደርጎለት ለእንቅስቃሴ አመቺ ሆኖ ታይቷልመቐለ ከተማ ጨዋታው ሊጀመር 20 ደቂቃ ሲቀረው ዘግይተው ወደ ሜዳ የመጡበት ሁኔታ ከጨዋታው መጀመር በፊት አነጋጋሪ የነበር ክስተት ነበር አርባምንጭ ከተማ በሜዳው ጨዋታ ሲኖረው በርከት ብሎ የሚገኘው ደጋፊው ዛሬም በብዛት ነበር ክለቡን ለመደገፍ ወደ ሜዳ የመጣው በጣም አስገራሚው ግን ከመቐለ አአ እና ወላይታ ሶዶ የመጡ የመቐለ ከተማ ደጋፊዎች ለስታድየሙ ሌላ ድምቀቶች ነበሩበፕሪምየር ሊጉ በአንፃራዊነት ረጅም አመት ልምድ ያለው አርባምንጭ እና በሊጉ ታሪክ የመጀመርያ ተሳታፊ ሆኖ በቀረበው መቐለ ከተማ መካከል የተደረገ ጨዋታ ከመሆኑ አንፃር ብዙዎች ቅድሚያ የማሸነፍ ግምት የሰጡት ለአርባምንጭ ቢሆንም ሜዳ ላይ በተመለከትነው እንቅስቃሴ መቐለ ከተማ የተሻለ ሆኖ ታይቷል ፌደራል ዳኛ ይርጋለም ወጊዮርጊስ በጥሩ ብቃት በዋና ዳኝነት የመሩት የዛሬው ጨዋታ አሰልቺ ያልተሳኩ ቅብብሎች የበረከቱበት እና ኳሶች በተደጋጋሚ የሚባክኑበት እንቅስቃሴ ነበር በዘጠና ደቂቃ ውስጥ ለጎል የቀረበ ሙከራ የተመለከትነውም ሁለት ጊዜ ብቻ መሆኑም ጨዋታውን በሚገባ የሚገልፀው ነው ለዚህም እንደምክንያት ማንሳት የሚቻለው አርባምንጭ በጨዋታው ላይ በደቡብ ካስቴል አሸናፊ ሆኖ ከመጣበት ጥንካሬ እጅግ ተዳክሞ የቀረበ ከመሆኑ በተጨማሪ እና መቐለ ከተማ ከሜዳ ውጭ እንደመጫወቱ እና ለሊጉ አዲስ እንደመሆኑ መከላከልን መሰረት አድርጎ መግባቱ በጨዋታው ላይ ማራኪ እንቅስቃሴ እንዳይታይ አድርጎታልአሰልጣኝ ፀጋዬ ኪዳነማርያም ጨዋታውን በ4231 አሰላለፍ ሲጀምሩ የዮሀንስ ሳህሌ መቐለ ከተማ በ451 በጥብቅ የመከላከል አቀራረብ ወደ ሜዳ ገብተዋል አርባምንጮች በተጀራጀ ሁኔታ የጎል አጋጣሚ ለመፍጠር ሲያደርጉት የነበረውን ጥረትም ክፍተት ባለመስጠት ሲያከሽፉ ተስተውሏል በዚህም አርባምንጮች ረጃጅም ኳሶችን ወደመጠቀም ግዴታ ውስጥ ቢገቡም አብዛኛዎቹ ኳሶች መድረሻው ሳይታወቅ ይባክን ነበር በመጀመርያው አጋማሽ በዚህ መንገድ ከሳጥን ውጭ በሚጣሉ ረጅም ኳሶች አርባምንጭ የጎል አጋጣሚ የፈጠረው 38ኛው ደቂቃ ላይ ከወርቅይታደል አበበ የተሻገረውን ኳስ አለልኝ አዘነ በግንባሩ ገጭቶ ለጥቂት ብረቱን ታክኮ ከወጣው የጎል አጋጣሚ ውጪ የተፈጠረ ሌላ የጎል አጋጣሚ አልተፈጠረም መቐለ ከተማዎች በአንፃሩ በራሳቸው የሜዳ ክልል ተገድበው ሲንቀሳቀሱ አልፎ አልፎ በመልሶ ማጥቃት ብቸኛ አጥቂ ሆኖ በተሰለፈው ዳይስት አቼምፖንግ አማካኝነት አደጋ ለመፍጠር ጥረት አድርገዋል በሁለተኛ አጋማሽ አሰልጣኝ ፀጋዬ ኪዳነማርያም አሰላለፋቸውን ወደ 433 በመቀየር የማጥቃት እንቅስቃሴያቸውን ለማሻሻል ቢጥሩም ጠንካራ የነበረው የመቐለ ከነማ ተከላካዮች ጥምረትን ሰብረው ለመግባት ተስኗቸው ታይተዋል ከሳጥን ውጭ ከቀኝ መስመር ላይ ላኪ ሳኒ ከርቀት የመታውና የግቡ አግዳሚ የመለሰው ሙከራም ብቸኛው የአዞዎቹ ተጠቃሽ ሙከራ ነበር መቐለ በጨዋታው የአቻ ውጤት ከመፈለጋቸው ጋር ተያይዞ በተደጋጋሚ ሰአት ሲያባክኑ የታዩ ሲሆን አንድም ኢላማውን የጠበቀ ሙከራ ሳያደርጉ ግባቸውንም ሳያስደፍሩ አንድ ነጥብ ከጨዋታው ይዘው ወጥተዋል በጨዋታው ኢኳቶርያል ጊኒያዊው ግብ ጠባቂ ፊሊፕ ኢቮና ጥሩ እንቅስቃሴ ማሳየት ችሏልበ2009 የውድድር አመት በሊጉ በ16 ጨዋታዎችን በአቻ ውጤት በማጠናቀቅ ቀዳሚ የነበረው አርባምንጭ ከተማ ዘንድሮም የመጀመርያ ጨዋታውን በሜዳው በአቻ ውጤት አጠናቋል በአንፃሩ በኢትዮዽያ ፕሪምየር ሊግ የመጀመርያው ጨዋታውን ያደረገው መቐለ ከተማ በአቻ ውጤት ውድድሩን ጀምሯልአሰልጣኝ ፀጋዬ ኪዳነማርያም  በዛሬው ቡድናችን መሀል ሜዳ ላይ ኳሶችን ይዞ ለመጫወት ተቸግረን ነበር መቐለ ጠንካራ የመከላከል አጨዋወት ወደ ሜዳ ይዞ በመግባቱ አስከፍተን ለመግባት ተቸግረናል በውጤቱ አልተደሰትኩም ሆኖም ለቀጣይ ትምህርት ሰጥቶን ያለፈ ነው በቀጣይ አስተካክለን እንቀርባለን አሰልጣኝ ዮሀንስ ሳህሌ ለሁለታችንም ከባድ ጨዋታ ነበር እኛ እነሱን አናውቃቸውም እነሱም እኛን አያቁንም የመጀመርያው 45 ደቂቃ የመተያያ ነበር ለእኛ ከሜዳ ውጭ እንደመጫወታችን መጠን አቻ መውጣታችን ጥሩ ውጤት ነው ወደ ሜዳ ከመግባታችን በፊት ለመከላከል ተዘጋጅተን ነው የመጣነው ተጫዋቾቼም ልጆቼም ታክቲካሊ ጥሩ ነበሩ እስከ መጨረሻው ድረስ ላደረጉት ተጋድሎም ምስጋና ይገባቸዋል 
https://soccerethiopia.net/football/31104
528
50,744
ቻይና በባይደን ቡድን ላይ ተጽዕኖ ለማሳደር እየጣረች ነው ተባለ
ዓለም አቀፍ ዜና
December 3, 2020
Unknown
ቻይና በቅርቡ ስልጣናቸውን በሚረከቡት የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን አስተዳደር ላይ ተፅእኖ ለማሳደር እየጣረች መሆኑን የአሜሪካ የደህንነት ባለስልጣናት አስታወቁበሀገሪቱ ብሄራዊ የደህንነት ተቋም ውስጥ ባልደረባ የሆኑት ዊሊያም ኢቫኒና ቻይና በባይደን ቡድን ውስጥ የሚሰሩ ግለሰቦችን ኢላማ ማድረጓን ገልፀዋልበባይደን ቡድን ላይ የተደረገው ተፅእኖ የተጠናከረ ነበር ያሉት ኢቫኒና በተጨማሪም ቻይና አሜሪካ የኮሮና ቫይረስ ክትባትን ለማግኘት በምታደርገው ጥረት እና በቅርቡ በተካሄደው ምርጫ ጣልቃ ለመግባት መሞከሯን ነው ያስረዱትኢቫኒቫ ቀጣዩ አስተዳደር ይህንን የቻይና ተፅእኖ መረዳት መቻል አለበትም ነው ያሉት2020 በተደረገው የምርጫ ቅስቀሳ ወቅት ትራምፕ ቻይና ባላቸው የባንክ ደብተር እንዲሁም ባይደን ልጃቸው ሀተር ከቻይና ጋር ባካሄደው የንግድ ስምምነት ዙሪያ ስማቸው ሲነሳ እንደነበር አስታውሶ ቢቢሲ ዘግቧል
https://waltainfo.com/am/%e1%89%bb%e1%8b%ad%e1%8a%93-%e1%89%a0%e1%89%a3%e1%8b%ad%e1%8b%b0%e1%8a%95-%e1%89%a1%e1%8b%b5%e1%8a%95-%e1%88%8b%e1%8b%ad-%e1%89%b0%e1%8c%bd%e1%8b%95%e1%8a%96-%e1%88%88%e1%88%9b%e1%88%b3%e1%8b%b0/
96
34,563
ከፍተኛ ሊግ ፡ ጅማ አባ ቡና መሪነቱን ያሰፋበትን ድል አስመዝግቧል
ስፖርት
April 27, 2016
Unknown
የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ ተስተካካይ ጨዋታዎች መካሄዳቸውን ቀጥለዋል ዛሬ ወደ ነገሌ ቦረና የተጓዘው ጅማ አባ ቡና 31 በማሸነፍ ከተከታዩ አአ ከተማ ያለውን ርቀት ወደ 4 ከፍ አድርጓልለጅማ አባ ቡና የኢትዮጵያ ከ20 አመት በታች አጥቂ የሆነው አሜ መሀመድ 2 ግቦች ሲያስቆጥር ኪዳኔ አሰፋ አንድ አስቆጥሯል ለነገሌ ቦረና ደግሞ ዳግም በቀለ በፍፁም ቅጣት ምት አስቆጥሯል ነቀምት ከተማ 00 ነገሌቦረና ነቀምት የ8ኛ ሳምንት ተስተካካይ ጨዋታ ደቡብ ፖሊስ 40 አአ ከተማ ሀዋሳ አክሱም ከተማ 00 ሙገር ሲሚንቶ አክሱም ነገሌ ቦረና 13 ጅማ አባ ቡና ነገሌ ቦረና ሻሸመኔ ከተማ ከ አአ ከተማ ሻሸመኔ ሙገር ሲሚንቶ ከ ባህርዳር ከተማ መድን ሜዳ ጅማ አባ ቡና ከ አአ ዩኒቨርሲቲ ጅማ አርሲ ነገሌ ከ ጅማ አባ ቡና አርሲ ነገሌ አአ ከተማ ከ ነቀምት ከተማ አበበ ቢቂላ ሰሜን ሸዋ ደብረብርሀን ከ ሙገር ሲሚንቶ ደብረብርሀን
https://soccerethiopia.net/football/9700
123