Unnamed: 0
int64
0
51.5k
headline
stringlengths
2
861
⌀
category
stringclasses
6 values
date
stringlengths
6
35
views
stringlengths
1
7
article
stringlengths
1
34.3k
⌀
link
stringlengths
28
722
word_len
int64
0
6.74k
2,758
በዓድዋ ድል የሴቶች አስተዋጽኦ ሊታወስ ይገባል ተባለ
ሀገር አቀፍ ዜና
March 2, 2020
36
አዲስ አበባ የጥቁር ህዝቦች መገለጫ የኢትዮጵያውያን ኩራት በሆነው የአድዋ ድል ሴቶች ያበረከቱት ከፍተኛ አስተዋፅኦ ሊታወስ ይገባል ተባለበአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በታሪክና ቅርስ አስተዳደር ትምህርት ክፍል የታሪክ መምህሩ አቶ ዳንኤል ወርቁ በተለይ ለአዲስ ዘመን ጋዜጣ እንደተናገሩት የአድዋ ድል የሁሉም ኢትዮጵያውያን አሻራ ያረፈበትና መላው የህብረተሰብ ክፍል በነቂስ ወጥቶ መስእዋት የሆነበት ድምር ውጤት ከመሆኑም በላይ ሴቶች ያበረከቱት አስተዋፅኦ ከፍተኛ መሆኑን ገልፀዋል በብሄራዊ ቤተመዛግብትና ቤተመፃህፍት ኤጀንሲ የአድዋን በአል አስመልክቶ በተዘጋጀው ሴሚናር ላይ ጥናታዊ ፅሁፍ ያቀረቡት አቶ ዳንኤል ሴቶች በጦርነቱ ባይዋጉም የነበራቸው አስተዋፅኦ ከፍተኛ የነበረና ያለነርሱ ተሳትፎም ድል ማስመዝገብ የማይቻል ነበር ያሉት አቶ ዳንኤል ክተት ሰራዊት ምታ ነጋሪት ተብሎ አዋጅ ከተነገረበት ከወርሀ መስከረም ጀምሮ ከየቦታው የነቀለው ህዝብ እስከ አድዋ ብዙ ኪሎሜትሮችን በመጓዝ ከመቶ ሺህ በላይ ለሆነው ሰራዊት ፍላጎቱን ማሟላት የቻሉት ሴቶች መሆናቸውን ተናግረዋል ምንም እንኳን ጦርነቱ የግማሽ ቀን ቢሆንም የአድዋ ድል ያለሴቶች ተሳተፎ እውን አይሆንም ነበር ያሉት አቶ ዳንኤል ፊታውራሪ ተክለ ሀዋርያት በፃፉት መፅሀፍ የተገለፁት ሴት አገልጋይ ወለተ አማኑኤልን ያለመታከት ከጠዋት እስከ ማታ ታስተናግዳቸው እንደነበር በመጥቀስ የብዙ ሴቶችን ድካምና ጥረት አይቼ እነሱ ባይሳተፉ ኖሮ የአድዋ ድል አይመዘገብም ነበር ብለዋልበአድዋ ዘመቻ የሴቶች ሚና ስንቅ አዘጋጅቶ ከማቅረብ ባለፈ በድል እንዲመለሱ በሞራል ድጋፍ ሲያደርጉና አዝማሪዎችም ከፍተኛ ሚና ነበራቸው ከዚህም በላይ ሴቶች በጦርነቱ ወቅት የቆሰለውን በማከምና የመጀመሪያ ደረጃ እርዳታ በመስጠት እንዲሁም በስለላ ትልቅ ተሳትፎ ነበራቸው ያሉት አቶ ዳንኤል ጠላት ሴቶች ደፍረው ይዋጋሉ ወይም ይሰልላሉ ብሎ አላሰበም ይሁንና በወቅቱ መረጃ በማቀበልና የጣሊያኖችን መገናኛ መስመሮች በመቁረጥ አስተዋፅኦ ሲያበረክቱ የነበሩት ሴቶች መሆናቸውን አስታውሰዋልከአድዋ ጋር ተያይዞ ስማቸው ሳይነሳ የማይቀረው እቴጌ ጣይቱ በማጀት ሳይወሰኑ ወጥተው በማዋጋት ለሌሎች ሴቶች ተምሳሌት መሆናቸውን የሚናገሩት አቶ ዳንኤል የመጠጥ ውሀውን ምንጭ ቢቆጣጠሩ ጠላት በውሀ ጥም ሊሞት እንደሚችል በማሰብ የአመራር ስራ የሰሩት እቴጌዪቱ መቀሌ ላይ ባለው የጠላት ምሽግ ብልሀታቸውን በመጠቀም በርካታ ሰው ሊሞትበት የሚችለውን ጦርነት በማስቀረትም ህይወት ታድገዋል አቶ ዳንኤል አያይዘውም የአድዋ ድል አገራዊ አንድነትን ለማምጣትና ሏላዊነትን ለማስጠበቅ የተደረገ እልህ አስጨራሽ ትግል በመሆኑ ኢትዮጵያውያን አንድነታቸውን ባይጠብቁ ኖሮ ጣሊያንን ማሸነፍ አይታሰብም ነበር ሁሉም ኢትዮጵያውያን በአንድነትና በተባበር አገራዊ ስሜት ሆኖ ሀይማኖት ዘር ብሄር ቋንቋና ፖለቲካዊ ጥቅም ሳይለያያቸው ጠላትን አሸንፈው ዳር ድንበራችንን አስጠብቀዋልበአሁኑ ወቅትም እያንዳንዱ ኢትዮጵያዊ የአድዋን ቱሩፋት በማስቀጠል በአገር ጉዳይ ላይ ልዩነት ሳንፈጥር በአንድነት ከመሰለፍና ከመተጋገዝ ውጭ ምንም አማራጭ የሌለን መሆኑን በመግለፅ የአድዋ ድል አገራዊ አንድነት ለመፍጠር መሰረት በመሆኑ በሚገባ ልናከብረው ልንከባከበውና ለልጅ ልጆቻችን ልናስተላልፈው የሚገባ ትልቅ ጉዳያችን ነው ብለዋልአዲስ ዘመን የካቲት 232012ወርቅነሽ ደምሰው
https://www.press.et/Ama/?p=28172
351
42,173
የቬኔዙዌላ ምርጫ
ዓለም አቀፍ ዜና
January 26, 2018
Unknown
የቬኔዙዌላው ተቃዋሚ ጥምረት በመጪው ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ እንዳይወዳደር ከፍተኛው የሀገሪቱ ፍርድ ቤት አገደው ይህም ውሳኔ በህዝብ ዘንድ ብዙም ተቀባይነት የሌላቸው ግራዘመሙ ፕሬዚዳንት ኒኮላስ ማዱሮ በቀላሉ እንዲሸንፉ ጥርጊያውን ያመቻቸ መሆኑ ተነገረለምርጫው የፓርቲዎችና የተወዳዳሪዎች ምዝገባ በዚህ ሳምንት ይፋ ይሆናል ተብሎ ተጠብቆ ነበር ነገር ግን ጠቅላይ ፍርድ ቤቱ በትናንትናው እለት ምዝገባው ለሶድስት ወራት እንዲራዘም ለብሄራዊ ምርጫ ምክር ቤቱ ትእዛዝ አስተላልፏልፍርድ ቤቱ ለዚህ ውሳኔው የሰጠው ማብራሪያ የለምፕሬዚዳንታዊ ምርጫው ለተቃዋሚ ተወዳዳሪዎች የመሳተፍ እድል በማያገኙበት በመጪው ሚያዝያ ወር መጨረሻ ላይ እንደሚካሄድ ታውቋል
https://amharic.voanews.com//a/venezuela-top-court-has-excluded-the-opposition-coalition-from-the-upcoming-presidential-election-1-26-2018/4226348.html
75
44,850
የብሪክስ አባል አገራት መሪዎች ኢኮኖሚያዊ ግንኙነታቸውን ይበልጥ ለማሳደግ ተስማሙ
ቢዝነስ
September 6, 2017
Unknown
የብሪክስ አባል ሀገራት መሪዎች ኢኮኖሚያዊ ግንኙነታቸውን ለማሳደግ እና በአለም አቀፍ መድረኮች ተሰሚነታቸውን ከፍ እንዲል ለመስራት ተስማሙ በብራዚል ሩሲያ ህንድ ቻይና እና ደቡብ አፍሪካ ኢኮኖሚያዊ ግንኙነታቸውን ለማሳደግ የመሰረቱት ማህበር በምህፃር ስሙ ብሪክስ 9ኛ መደበኛ ጉባኤው በቻይና ዢያሚን ከተማ ተካሂዷልበጉባኤው ላይ የአባል ሀገራቱን ኢኮኖሚያዊ ግንኙነት የበለጠ ለማጠናከርና ማህበሩ በአለም አቀፍ መድረኮች ላይ ያለውን ተሰሚነት ለማሳደግ የአገራቱ  መሪዎች በመስማማት ነው ጉባኤያቸውን ያጠናቀቁትየቻይናው ፕሬዝደንት ዢ ጂምፒንግ ባደረጉት የማጠቃለያ ንግግር የአባል ሀገራቱን የጋራ ትብብር የበለጠ በማጠናከር ለአለም ሀገራትም ሰላምና እድገት መስራት አለብን ብለዋልየብሪክስ አባል ሀገራት መሪዎች የሰሜን ኮሪያን የሀይድሮጅን ቦምብ ሙከራ ያወገዙ ሲሆን የኮሪያ ልሳነ ምድር ውጥረትን ለማርገብ መፍትሄው በሰላማዊ መንገድ መወያየት ብቻ  መሆኑን አስምረውበታልመሪዎቹ በሌሎች የአለም ሀገራት ወቅታዊ ሁኔታ ላይም የመከሩ ሲሆን የመካከለኛው ምስራቅ ሰላምን ለማረጋገጥ መስራት እንዳለባቸው አቅጣጫ አስቀምጠዋል በተለይም የእስራኤል እና ፍልስጤም የዘመናት ግጭትን በውይይት ለመፍታት ጥረታቸውን ለመቀጠል ዝግጁ መሆናቸውን መሪዎቹ መክረዋልየሶሪያ ቀውስን በማባባስ የውጭ አገራት ጣልቃ ገብነት ከፍተኛ ሚና እየተጫወተ መሆኑን የመከሩት የብሪክስ አባል ሀገራት መሪዎች ዋናው መፍትሄ ግን ራሳቸው ሶሪያውያን በመሆናቸው ለዚህ መፍትሄና እርስ በእርስ ግጭቱ መቋጫ እንዲያገኝ አባል ሀገራቱ ጥረታቸውን እንደሚቀጥሉ አስታውቀዋልበተለይም በጉባኤው የቻይናው ፕሬዚዳንት ዢ ጂምፒንግና የህንዱ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ በሁለቱ ሀገራት መካከል ሲያወዛግብ የነበረውን የድንበር ችግር በመፍታት መልካም ወዳጅነትን ለመመስረት መስማማታቸው ጉባኤውን  ስኬታማ እንዲሆን አድርጎታል  የቻይና እና የህንድ ወታደሮች በዶክላም የድንበር አካባቢ ሲያደርጉት የነበረው ፍጥጫ ባለፈው ሳምንት ህንድ ወታደራዊ ሀይሏን ከዶክላም የድንበር አካባቢ ማንሳቷን ተከትሎ በሀገራቱ መካከል የተፈጠረውን ፖለቲካዊ ውጥረት እንዲረግብ ማድረጉ ይታወቃልመሪዎቹ ሁለቱ ሀገራት በሂማሊያ ድንበር ላይ በፈጠሩት ውዝግብ ሳቢያ ላለፉት አስርት አመታት የዘለቀው ወታደራዊ ሽኩቻ ከተፈታ ወዲህ ሲገናኙ የመጀመሪያው ነው ተብሏልአሁን መሪዎቹ በሁለቱ ሀገራት መካከል  የሚታዩትን የድንበር ይገባኛል ጥያቄና አለመግባባቶችን በማስወገድ የጋራ ጥቅም ላይ የተመሰረተ ጤናማና የተረጋጋ ግንኙነት እንዲኖር  ነው የተስማሙትቤጂንግ በህንድ ውቅያኖስና በአካባቢው ያላት ወታደራዊ እንቅስቃሴ በኒው ደልሂ አይወደድምበሌላ በኩል ቻይና ቲቤትን እንደግዛት የምትቆጥራት ሲሆን ኒው ዴልሂ ቲቤት የቻይና ግዛት አይደለችም ብለው ከሚቃወሙት ወገኖች ጋር ትቀራረባለች በሚል ቤጂንግ ትወቅሳለች እናም የአሁኑ የመሪዎቹ ስምምነት ይህን ችግር ይፈታ ይሆን የሚለው ጥያቄ መፍጠሩ አልቀረምሲጂቲኤን እንደዘገበው ከሆነ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ብሪክስ በአለም አቀፋዊ ጉዳዮች ላይ ወሳኝ ሚና እየተጫወተ መሆኑን በማመን ለማህበሩ ድጋፉ እንዳለው አረጋግጧልምንጭሲጂቲኤን
https://waltainfo.com/am/33508/
317
18,756
ዓለም አቀፍ የተመራማሪዎች ቡድን የኮሮና ቫይረስን መነሻ ለማጥናት ወደ ውሃን ሊያቀኑ ነው
ዓለም አቀፍ ዜና
Dec 17, 2020
268
አዲስ አበባ ታህሳስ 8 2013 ኤፍቢሲ አለም አቀፍ የተመራማሪዎች ቡድን የኮሮና ቫይረስን መነሻ ለማጥናት ወደ ቻይና ውሀን ሊያቀና መሆኑን የአለም ጤና ድርጅት አስታወቀቡድኑ 10 አባላትን የያዘ ሲሆን በቀጣይ ወር ነው ወደ ሁሀን ከተማ የሚያቀናውየተመራማሪዎች ቡድን ወደፊት ዳግም ሊከሰት የሚችልን የቫይረሱን ወረርሽኝ ስርጭት መግታት በሚቻልበት አግባብ ላይ ይሰራል ነው የተባለውቤጂንግ ገለልተኛ ምርመራ እንዲደረግ ለመስማማት ፈቃደኛ ባለመሆኗ  የአለም ጤና ድርጅት ወደ ከተማዋ ይገባ ዘንድ ፈቃድ ለማግኘት ብዙ ወራቶች የፈጀ ድርድር አድርጓል ቫይረሱ በከተማዋ ከሚገኝ የእንስሳት ገበያ አካባቢ የመጣ ነው ተብሎ ይገመታል በሌላ በኩል  አሜሪካ እና አጋሮቿ ቫይረሱ በቻይና ላቦራቶሪ የተፈበረከ ነው በሚል ያቀረቡትን ውንጀላ ተከትሎ በሁለቱ ሀገራት መካከል ውጥረት መንገሱ ይታወሳልየፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ አስተዳደር ቻይና ወረርሽኙን ለመደበቅ እየሞከረች ነው ሲል ውንጀላ ማቅረቡም ይታወቃል ምንጭቢቢሲከፌስቡክ ገፃችን በተጨማሪ ወቅታዊ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘትየፋና ድረ ገፅ ይጎብኙተንቀሳቃሽ ምስሎችን ለማግኘት የፋና ቴሌቪዥን የዩቲዩብ ቻናል wwwyoutubecomfanatelevision ሰብስክራይብ ያድርጉፈጣን መረጃዎችን ለማግኘት ትክክለኛውን የፋና ቴሌግራም ቻናል httpstmefanatelevision ይቀላቀሉከዚህ በተጨማሪም በትዊተር ገፃችን httpstwittercomfanatelevision ይወዳጁንዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን
https://www.fanabc.com/%e1%8b%93%e1%88%88%e1%88%9d-%e1%8a%a0%e1%89%80%e1%8d%8d-%e1%8b%a8%e1%89%b0%e1%88%98%e1%88%ab%e1%88%9b%e1%88%aa%e1%8b%8e%e1%89%bd-%e1%89%a1%e1%8b%b5%e1%8a%95-%e1%8b%a8%e1%8a%ae%e1%88%ae%e1%8a%93/
149
10,860
የዓድዋ ድል በዓል በመላው ኢትዮጵያ እየተከበረ ነው፡፡
ሀገር አቀፍ ዜና
March 2, 2020
18
ኢትዮጵያውያን በተባበረ ክንድ የቅኝ ገዥዎችን ወረራ የመከቱበት የአለምን የገዥና ተገዥ ስርአት እውነታ የቀየሩበት የአድዋ ድል በአል እየተከበረ ነውአብዛኛው የአለም ሀገራት የሚያከብሩት የነፃነት ቀንን ነው ኢትዮጵያውያን ግን ነፃነታቸውን አስከብረው የኖሩ በመሆናቸው በተለዬ መልኩ የድል በአልን ያከብራሏድዋ በአለም ላይ ከኤቨርስትም ተራራ ከፍ ብሎ የሚታወቅ ስልጡን ነን የሚሉ ቅኝ ገዥዎች አንገታቸውን የደፉበት ያልሰለጠነ የሚሉትን ጥቁር ምህረት የለመኑበት ጥቁሮች አሸናፊነትን የተማሩበት ልዩ የድል በአል ነውመልካም በአል
https://www.amharaweb.com/%e1%8b%a8%e1%8b%93%e1%8b%b5%e1%8b%8b-%e1%8b%b5%e1%88%8d-%e1%89%a0%e1%8b%93%e1%88%8d-%e1%89%a0%e1%88%98%e1%88%8b%e1%8b%8d-%e1%8a%a2%e1%89%b5%e1%8b%ae%e1%8c%b5%e1%8b%ab-%e1%8a%a5%e1%8b%a8%e1%89%b0/
62
39,961
የአል-ሸባብ አዛዦች በአፍሪቃ ህብረትና በሶማልያ ብሄራዊ ሰራዊት እንደተገደሉ የህብረቱ መግለጫ አስታወቀ
ዓለም አቀፍ ዜና
April 06, 2016
Unknown
ስድስት ተጨማሪ የአልሸባብ ወታደራዊ አዛዦች ካለፉት ጥቂት ቀናት ወዲህ በአፍሪቃ ህብረት ሰላም ጠባቂ ሀይሎችና በሶማልያ ብሄራዊ ሰራዊት እንደተገደሉ የአፍሪቃ ህብረት ተልእኮ ባወጣው መግለጫ አስታውቋልየአከባቢው የአልሸባብ የስለላ ክፍል ሀላፊ ሀሰን አሊ ድሁሬ እንደተገደለ ሮይተርስ የዜና አገልግሎት ዘግቧል የአማፅያኑ ቃል አቀባይ ድሁሪም እንደተገደለ ገልጿል ስለሌሎቹ ግን ማረጋጋጫ አልሰጠምየተባበሩት ሀይሎች በአሸባሪው ቡድን ላይ የሚያካሄዱትን ውጊያ ባጠናከሩበት በአሁኑ ወቅት በአንድ ሳምንት ጊዜ ውስጥ የተገደሉት የፅንፈኛው ቡድን ወታደራዊ አዛዦች ሰባት ደርሰዋል ማለት ነውባለፈው ቅዳሜ በተባበረው ሀይል ጃንአሌ ላይ የተገደለው የአልሸባብ ወታደራዊ አዛዥ አብዲራሽር ቡግዱቤ የተባለው ነው ሌሎቹ ደግሞ የሊጎ የአልሸባብ አዛዥ ሼኽ መሀመድ አሊ በጃንአሌ የአልሸባብ ዳኛ የነበረው መሀመድ አብሪባኦና ዋናው አሰልጣኝ ሼኽ ማንሱር እንደሚገኙባቸው የአሚሶም መገጫ ጠቅሷል
https://amharic.voanews.com//a/au-forces-in-somalia-kill-al-shabab-leaders/3271356.html
103
46,306
በኢንዱስትሪ ዘርፍ ለሀገር ውስጥ ባለሀብቶች የብድር አሰጣጥ ማሻሻያ ተደረገ
ቢዝነስ
December 5, 2016
Unknown
በኢንዱስትሪ ዘርፍ የሚሰማሩ የሀገር ውስጥ ባለሀብቶችን ተሳትፎ ለማሳደግ ቀድሞ በነበረው የብድር አሰጣጥ ላይ ማሻሻያ ተደረገአገሪቱ የተያያዘችውን ኢንዱስትሪ መር ኢኮኖሚ ለመገንባት የሀገር ውስጥ ባለሀብቶች በኢንዱስትሪ ዘርፍ እንዲሰማሩ የተሻለ ብድር የሚያገኙበት አካሄድ መዘርጋቱን ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ለዋልታ ገልጿልቀደም ሲል በነበረው አካሄድ በዘርፉ የሚሰማሩ ባለሀብቶች ለኢንቨስትመንት ከሚያስፈልጋቸው አጠቃላይ ካፒታል 30 በመቶውን በማሟላት 70 በመቶውን በብድር የሚያገኙበት አሰራር መተግበሩን የኢንዱስትሪ ሚኒስትር ዴኤታ አቶ አለሙ ስሜ አስታውሰዋልይህ የብድር አቅርቦት እድል ለሀገር ውስጥና ለውጭ ባለሀብቶች እኩል የሚሰራ እንደነበር ሚኒስትር ዴኤታው ጠቁመው የሀገር ውስጥ ባለሀብቶችን ተሳትፎ ለማሳደግ የብድር አቅርቦቱ ላይ ማሻሻያ ተደርጓል ብለዋልበመሆኑም የሀገር ውስጥ ባለሀብቶች ለልማቱ ከሚያስፈልገው አጠቃላይ ካፒታል 25 በመቶውን ከሸፈኑ 75 በመቶው ከመንግስት በብድር ያገኛሉ የውጭ ባለሀብቶች በአንፃሩ 50 በመቶ የሚሆነውን ካፒታል በራሳቸው እንዲሸፍኑ ተደርጓልከዚህም በተጨማሪ አለም አቀፍ ደረጃውን በጠበቀው በሀዋሳ ኢንዱስትሪ ፓርክ ገብተው መስራት ለሚፈልጉ የሀገር ውስጥ ባለሀብቶች አበረታች የብድር አሰጣጥ ተግባራዊ መደረጉን አቶ አለሙ አስረድተዋልኢንዱስትሪ ፓርኩ ለሚገቡ የሀገር ውስጥ ባለሀብቶች ለስራው የሚያስፈልገውን 15 በመቶ ካፒታል ካሟሉ 85 በመቶ ብድር ይሰጣቸዋል ያሉት ሚኒስትር ዴኤታው ለሰው ሀይል ግንባታ ለሚያወጡት ወጭም መንግስት ወጭውን እንደሚጋራ አስገንዝበዋልኢትዮጵያ የኢንዱስትሪ ዘርፉን ለማስፋፋትና ለማጠናከር የምታደርገው ጥረት በውጭ መንግስታትና የግል የፋይናንስ ተቋማት ትልቅ ድጋፍ እያገኘ መሆኑን ጠቁመዋልበአራቱ ዋና ዋና ክልሎች ለሚገነቡት የተቀናጀ የአግሮ ኢንዱስትሪ ፓርኮች የኮሪያ ኤግዚም ባንክ ግማሽ ሚሊዮን ዶላር ለማበደር ቃል መግባቱን በማሳያነት ጠቁመዋል የቻይናና የጣልያን መንግስትም ፍላጎት ማሳየታቸውን ጨምረው ገልፀዋል በፌዴራል ደረጃ ለሚገነቡት የኢንዱስትሪ ፓርኮች የአለም ባንክ ገንዘብ ለመስጠት ፍላጎት አሳይቷልብለዋልበሁለተኛው የእድገትና ትራንስፎርሜሽን እቅድ ማጠናቀቂያ አሁን አራት በመቶ የደረሰውን የኢንዱስትሪ እድገት በእጥፍ የማሳደግ ግብ ተቀምጧል
https://waltainfo.com/am/22925/
226
24,572
በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤትና በዳኞች አስተዳደር ጉባዔ ላይ ለሰበር የቀረበው አቤቱታ ያስቀርባል ተባለ
ሀገር አቀፍ ዜና
13 November 2016
Unknown
የፌዴራል ዳኞች አስተዳደር ጉባኤና የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የዲስፕሊን ጥሰት ፈፅመዋል በማለት ጥር 22 ቀን 2008 አም ከስራ ያሰናበቷቸው ዳኛ ድርጊቱ የተፈፀመባቸው ህገ መንግስታዊ መብታቸውን በመጣስና ህጉ የሚለውን ያልተከተለና መሰረታዊ የህግ ጥሰት የተፈፀመበት መሆኑን ገልፀው ለፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት ያቀረቡት አቤቱታ ያስቀርባል ተባለለሰበር ሰሚ ችሎቱ አቤቱታቸውን ያቀረቡት ከስምንት አመታት በላይ በፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት በተለያዩ ችሎቶች ዳኛ ሆነው ይሰሩ የነበሩት አቶ አብረሀ ተጠምቀ ሲሆኑ የፌዴራል ዳኞች አስተዳደር ጉባኤ የተለያዩ የዲሲፕሊን ጥፊቶች እንደፈፀሙ መረጋገጡ ተጠቅሶ ከስራ መሰናበታቸውን ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በመግለፁ ምክር ቤቱ ውሳኔውን አፅድቆታልአቶ አብረሀ ከዳኝነት ስራ የተሰናበቱበትን የዳኞች አስተዳደር ጉባኤ ውሳኔ በመቃወም ለሰበር ሰሚ ችሎት ሚያዝያ 26 ቀን 2008 አም ባቀረቡት አቤቱታ እንደገለፁት እሳቸው የዲሲፕሊን ጥሰት መፈፀማቸው ተገልፆ የፅሁፍ መልስ ስጡ የተባሉት የቀረበባቸው የዲሲፕሊን ጥፋት ክስ ከነማስረጃው ሊሰጣቸው ሲገባ ይኼ ሳይደረግ ነው ይኼ በነጠላ ወረቀት የቀረበ ግልፅ ያልሆነ ክስ ሳይመረመርና እሳቸውም ሳይጠይቁ ጉባኤው ጥፋተኛ ብሎ ውሳኔ እንደሰጣቸው በአቤቱታቸው ገልፀዋልየዳኞች አስተዳደር ጉባኤ ከዳኝነት ስራቸው እንዲሰናበቱ ውሳኔ የሰጠው ጉልህ የሆነ የስነ ስርአትና ህገ መንግስታዊ የመብት ጥሰት ባለበት ሁኔታ መሆኑን የገለፁት አቶ አብረሀ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤትም የአገሪቱ ከፍተኛ የስልጣን አካል በመሆኑ የዳኞች አስተዳደር ጉባኤ የወሰነውን ውሳኔ ከማፅደቁ በፊት የክሱን አግባብነትና ህገ መንግስታዊ መብታቸው የተከበረ ስለመሆኑ ማጣራት ይገባው እንደነበር በአቤቱታቸው አስረድተዋልየህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የዳኞች አስተዳደር ጉባኤ ያቀረበለትን የውሳኔ ሀሳብ በቀጥታ ተቀብሎ ማፅደቁ ጉዳቱ በእሳቸው ላይ ብቻ የሚወሰን አለመሆኑንና የፍትህ መጓደል ያስከተለ ውሳኔ መሆኑን አክለዋል መሰረታዊ የህግ ስህተትም እንደተፈፀመባቸው ተገልፆ ወደ ምድብ ስራቸው እንዲመለሱ ችሎቱን ጠይቀዋልሰበር ችሎቱ እሳቸው የጠየቈትን ዳኝነት የማይቀበል ከሆነ ወይም ህጋዊ ምክንያት ካለ ጉባኤው ያቀረበባቸው ክስ ከነማስረጃው ደርሷቸው የመከላከያ መልስና ማስረጃ አቅርበው ክርክር እንዲያደርጉ ውሳኔ እንዲሰጥበት በአማራጭ አመልክተዋል ከጉዳዩና ከክርክሩ ባህሪ አንፃር ከፅሁፍ ክርክር በተጨማሪ የቃል ክርክር ማድረጉ ለትክክለኛ ፍትህ አሰጣጥ ስለሚጠቅም የቃል ክርክር እንዲያደርጉ እንዲፈቀድላቸው ዘርዘር ያለ አቤቱታ አቅርበዋልአቶ አብረሀ ያቀረቡትን አቤቱታ የመረመረው ሰበር ሰሚ ችሎቱ በሰጠው ትእዛዝ እንደገፀው አቶ አብረሀ የተከሰሱበት ክስ ግልባጭ ከነዝርዝር ማስረጃው አልደረሳቸውም በሰጡት መልስም የሰውና የሰነድ ማስረጃ ዝርዝር አቅርበው አልታየላቸውም በመሆኑም ማስረጃው ሳይሰማ በመታለፉ የዳኞች አስተዳደር ጉባኤ ምልአተ ጉባኤው ሳይሟላ ውሳኔ በመስጠቱ አቶ አብረሀ የመሰማትና የመከላከል ህገ መንግስታዊ መብታቸው አንፃር ሲታይ አግባብ አለመሆኑን ገልፆ በአግባቡ እንዲጣራ ተጨማሪ ትእዛዝ በመስጠት ለሀዳር 14 ቀን 2009 አም ቀጠሮ ሰጥቷል   
https://www.ethiopianreporter.com/content/%E1%89%A0%E1%88%95%E1%8B%9D%E1%89%A5-%E1%89%B0%E1%8B%88%E1%8A%AB%E1%8B%AE%E1%89%BD-%E1%88%9D%E1%8A%AD%E1%88%AD-%E1%89%A4%E1%89%B5%E1%8A%93-%E1%89%A0%E1%8B%B3%E1%8A%9E%E1%89%BD-%E1%8A%A0%E1%88%B5%E1%89%B0%E1%8B%B3%E1%8B%B0%E1%88%AD-%E1%8C%89%E1%89%A3%E1%8B%94-%E1%88%8B%E1%8B%AD-%E1%88%88%E1%88%B0%E1%89%A0%E1%88%AD-%E1%8B%A8%E1%89%80%E1%88%A8%E1%89%A0%E1%8B%8D-%E1%8A%A0%E1%89%A4%E1%89%B1%E1%89%B3-%E1%8B%AB%E1%88%B5%E1%89%80%E1%88%AD%E1%89%A3%E1%88%8D-%E1%89%B0%E1%89%A3%E1%88%88
337
9,200
ኢትዮጵያውያን አትሌቶች አበረታች መድኃኒት
ስፖርት
2021/1/22 20:42 GMT
Unknown
የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ፕሬዝዳንት ሻለቃ ደራርቱ ቱሉ እንደተናገሩት አበረታች መድሀኒት የመጠቀም ፍላጎት እንደ ሀገር በጥብቅ የተወገዘ ቢሆንም ሀገሪቱ በተወሰኑ ሯጮች አማካኝነት እዚህ ችግር ዉስጥ ገብታለች ብለዋል የአበረታች መድሀኒት ጉዳይ ሀገራችንን ጨምሮ አለምን እያስጨነቀ ያለ ጉዳይ ነዉ ያሉት ሻለቃ ደራርቱ አበረታች መድሀኒት የመጠቀም ችግር እንዲቀረፍ ከቤተሰብ ጀምሮ ጎጅነቱን የሚያሳይ ግንዛቤ መፈጠር እንዳለበት ገልፀዋል እስካሁን በአለም አቀፍ ደራጃ 2500 የሚሆኑ ምርመራዎች የተደረጉ ሲሆን ከነዚህ ዉስጥ 9 የሚሆኑት የኢትዮጵያ አትሌቶች አበረታች መድሀኒት መጠቀማቸዉ እንተረጋገጠ የተናገሩት ደግሞ የኢትዮጵያ ብሄራዊ ፀረ አበረታች ፅቤት ዋና ዳይሬክተር አቶ መኮንን ይደርሳል ናቸዉ አበረታች መድሀኒት ተጠቅመዉ የተገኙት የኢትዮጵያ አትሌቶችና አበረታች መድሀኒቱን ሲሸጡ የነበሩት መድሀኒት ቤቶች እርምጃ እነደተወሰደባቸዉ አቶ መኮንን ተናግረዋል  የአትሌቲክስ ኢንተግሪቲ ምክትል ሀላፊ ቶማስ ካፕዴቪሌ በበኩላቸዉ ማናጀሮችና አሰልጣኞች አትሌቶች አበረታች መድሀኒትን ከመጠቀም እንዲቆጠቡ ሊመክሯቸዉ ይገባል ብላዋል ተጋላጭነትን ዜሮ ማድረግ ባይቻልም አትሌቶችን በማስተማር የአበረታች መድሀኒት ተጋላጭነትን መቀነስ እንደሚቻል ገልፀዋል
https://am.al-ain.com/article/ethiopian-athleths-doping
130
26,520
በአገሪቱ ገበያ ውስጥ በስምምነት ዋጋ መወሰን መሠረታዊ ችግር መሆኑ በጥናት ተረጋገጠ
ቢዝነስ
7 January 2015
Unknown
የሸማቾች ባለስልጣን እርምጃ እወስዳለሁ ብሏልየንግድ ውድድርና የሸማቾች ጥበቃ ባለስልጣን በገለልተኛ አማካሪ ድርጅት ባስጠናው የምልከታ ጥናት ፐርሴፕሽን ሰርቬይ በኢትዮጵያ ገበያ ውስጥ በስምምነት ዋጋ መወሰን ትልቅ ችግር መሆኑን አረጋገጠ የምልከታ ጥናቱን ለማካሄድ ያስፈለገው የሸማቾች መብትን ማስጠበቅ የሚቻለው በንግዱ ተዋንያን መካከል ውድድር ሲኖር ነው በሚል መነሻ እንደሆነ የባለስልጣኑ ዋና ዳይሬክተር አቶ መርከቡ ዘለቀ ለሪፖርተር ገልፀዋል በዚህም መሰረት ጂዋይዲ የተባለ አገር በቀል አማካሪ ተቀጥሮ የምልከታ ጥናቱን አከናውኖ አጠናቋል ጥናቱ ለመመልከት የሞከረው በአጠቃላይ በኢትዮጵያ ገበያ ውስጥ ያለውን ችግር ቢሆንም በተለይ በስምምነት ዋጋ መወሰን በበላይነት የተያዘ ገበያን ያላግባብ መጠቀም ያልተፈቀደ ውህደት መፍጠርና ተገቢ ያልሆነ የንግድ ውድድር ማድረግን ለይቶ መዳሰሱን ዋና ዳይሬክተሩ ገልፀዋል በዚህም መሰረት አሁን ባለው ሁኔታ በስምምነት ዋጋ መወሰን ትልቁ ችግር እንደሆነ በጥናቱ ተረጋግጧል በማለት ዋና ዳይሬክተሩ አቶ መርከቡ አስረድተዋል በሁለተኛነት በጥናቱ የተለየው ደግሞ በበላይነት የተያዘን ገበያ ያላግባብ መጠቀም መሆኑን ገልፀዋል በዚህ ጥናት ላይ በመመስረትም የትኛውን እንደምንመረምርና የትኛውን ከሰን እንደምናስተምር ለመለየት የሚያስችለን ነው ሲሉ ዋና ዳይሬክተሩ ባለስልጣኑ እርምጃ መውሰድ እንደሚጀምር ገልፀዋል በንግድ ውድድርና የሸማቾች ጥበቃ አዋጅ ቁጥር 8132006 መሰረት በስምምነት ዋጋ መወሰን ማለት በቀጥታ ወይም በተዘዋዋሪ መንገድ የመግዣ ወይም የመሸጫ ዋጋ ወይም ማንኛውንም ሌላ የንግድ ገደብ መወሰንን ተመሳጥሮ መጫረትን ወይም ደንበኞችን አቅራቢዎችን ክልልን ወይም የምርትና የአገልግሎት አይነቶችን በኮታ በመመደብ የገበያ ድርሻ ማከፋፈል ነው ይህንን ጥሶ የተገኘ ነጋዴ የአመታዊ የሽያጭ ገቢውን አስር በመቶ እንደሚቀጣም ይደነግጋል በዚሁ አዋጅ መሰረት በበላይነት የተያዘን ገበያ ያላግባብ መጠቀም ምርትን መገደብ የንግድ እቃዎችን ማከማቸት ከማምረቻ ዋጋ በታች በመሸጥ የተወዳዳሪን ወጪ ማሳደግ ግብአቶችን ወይም የስርጭት መስመሮችን በመጠቀም በተወዳዳሪ ላይ ያነጣጠረ ጐጂ ድርጊት መፈፀምና ሌሎችንም ያካትታል ይህንን የበላይነት በመጠቀም ጉዳት መፈፀም ከነጋዴው አመታዊ የሽያጭ ገቢ ከአምስት እስከ አስር በመቶ የገንዘብ ቅጣት ያስከትላል
https://www.ethiopianreporter.com/article/2083
249
25,355
​አገር በቀሉ ኩባንያ ለቤቶች ግንባታ ከወጣው የብረት ጨረታ ራሱን አገለለ
ቢዝነስ
17 February 2016
Unknown
ለቤቶች ግንባታ የሚውል 14 ሚሊ ሜትር ብረት ለመግዛት ለየመንግስት ግዥና ንብረት ማስወገድ አገልግሎት ያወጣው ጨረታ ፍትሀዊ አይደለም በማለት አገር በቀሉ ኩባንያ ስቲሊ አርኤምአይ ራሱን አገለለ ሁለቱ የቱርክ ኩባንያዎች ቪልሜክስማና ሜታል ማርኬት ብቻቸውን መወዳደራቸው ታውቋልከ2006 አም ጀምሮ ሲንከባለል የመጣውን 44075 ቶን አርማታ ብረት ግዢ ጨረታ ሰኞ የካቲት 7 ቀን 2008 አም ተከፍቷል በተደጋጋሚ ጊዜ ተከፍቶ ኮንትራቱ ሊፈረም ባልቻለው በዚህ ጨረታ ሲቲሊ ራሱን በማግለሉ ሁለት የቱርክ ኩባንያዎች ብቻቸውን ለውድድር ቀርበዋልስቲሊ አርኤምአይ ራሱን ያገለለው ከአንድ ወር በፊት ይህንኑ ጨረታ ተወዳድሮ አሸናፊ በመሆኑ ኮንትራት ለመፈረም በሚዘጋጅበት ወቅት ጨረታው ተዘርዞ በድጋሚ  እንዲወጣ በመደረጉ መሆኑ ታውቋል ስቲሊ ባቀረበው አቤቱታ ይህ ጨረታ ለሁለተኛ ጊዜ እንደተሰረዘበት በማስታወቅ በአገር በቀል ኩባንያዎች ላይ ትልቅ ችግር የሚፈጥር አካሄድ በመሆኑ ውሳኔው በድጋሚ ሊጤን እንደሚገባ ጠይቋልቀደም ብሎ በወጣው ጨረታ አገር በቀሉ ስቲሊና ሁለቱ የቱርክ ኩባንያዎች ተወዳድረው ነበር በዚህ ጨረታ ስቲሊ  አርኤምአይ በቴክኒክና በፋይናንስ አሸናፊ መሆኑ የመንግስት ግዥና ንብረት ማስወገድ አገልግሎት ሀዳር 2008 አም በፃፈው ደብዳቤ አስታውቆ ነበር ነገር ግን በወቅቱ ሶስተኛ ወጥቶ የነበረው የቱርኩ ሜታል ማርኬት ለመንግስት ግዥ አፈፃፀምና ንብረት አወጋገድ አቤቱታ አጣሪና ውሳኔ ሰጪ ቦርድ በጨረታ ሂደቱ ላይ ያለውን ቅሬታ አቅርቧልበገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ትብብር ሚኒስትር ዴኤታ አቶ አለማየሁ ጉጆ የሚመራው ስራ አመራር ቦርድ የቱርኩን ኩባንያ ቅሬታ በመቀበል ስቲሊ አሸናፊ የሆነበትን ጨረታ ሰርዟል በወቅቱ የቀረበው ቅሬታ ማጠንጠኛ መንግስት ለአገር ውስጥ ኩባንያዎች 15 በመቶ የዋጋ ተጠቃሚ ያደርጋል የሚል ነው ይህ ተግባራዊ የሚሆነው ግን አገር በቀል ድርጅቶች በሚያቀርቡት ምርት ላይ 35 በመቶ እሴት ሲጨምሩ ነው የቱርኩ ኩባንያ ቅሬታ ስቲሊ 35 በመቶ እሴት ባለመጨመሩ 15 በመቶ የዋጋ ተጠቃሚነት ሊሰጠው አይገባም የሚል ነውይህንን የቱርክ ኩባንያ ቅሬታ ቦርዱ በመቀበሉ የመንግስት ግዢና ንብረት ማስወገድ አገልግሎት ታሀሳስ 26 ቀን 2008 አም በፃፈው ደብዳቤ የስቲሊን አሸናፊነት ሰርዟልነገር ግን ስቲሊ ጥር 27 ቀን 2008 አም ለመንግስት ግዢ አፈፃፀምና ንብረት አወጋገድ አቤቱታ አጣሪና ውሳኔ ሰጪ ቦርድ ባቀረበው አቤቱታ በህግ የተቀመጠውን 35 በመቶ እሴት እንደሚያሟላ በመተንተን ጨረታው ሊሰረዝ እንደማይገባ አሳስቧልየግዢና ንብረት  አስተዳዳር አዋጅ 6492001 ለማስፈፀም የወጣው የግዥ አፈፃፀም መመርያ በኢትዮጵያ ውስጥ የሚመረቱ ምርቶችን እሴት አጨማመር በተመለከተ የተቀመጠውን አሰራር ተግባራዊ ያደረገ መሆኑን በማስረዳት ቦርዱ ያሳለፈውን ውሳኔ በድጋሚ ሊያጤን እንደሚገባ ስቲሊ አርኤምአይ ጠይቋልነገር ግን ቦርዱ ጨረታው እንዲሰረዝና ሶስቱም የቀድሞ ተወዳዳሪዎች የቴክኒክ መወዳደሪያቸው እንዳለ ሆኖ ዋጋ ከልሰው እንዲያቀርቡ ውሳኔ አስተላልፏልየመንግስት ግዢና ንብረት ማስወገድ አገልግሎት የግዢ ስራ ሂደት ባለቤት አቶ ሰለሞን በትረ ጨረታው ሰኞ የካቲት 7 ቀን 2008 አም በተከፈተበት ወቅት እንደገለፁት የአለም የነዳጅ ዋጋም የአለም የብረት ዋጋም በመቀነሱ የቀድሞ ተወዳዳሪዎች ዋጋ ከልሰው እንዲያቀርቡ በደብዳቤ ተገልፆላቸዋል በዚህ መሰረት ሶስቱ ኩባንያዎች ቢጋበዙም ስቲሊ ራሱን አግልሏል በማለት አቶ ሰለሞን የሁለቱን የቱርክ ኩባንያዎች የፋይናንስ መወዳደርያ ሰነድ ከፍተዋልበጨረታ ቪልሜክስ በአንድ ቶን 308 ዶላር ሜታል ማርኬት ደግሞ 34950 ዶላር በቶን አቅርቧል ስቲሊ ቀደም ሲል በተወዳደረበት ጨረታ አሸናፊ የሆነበት ዋጋ በቶን 18262 ብር በማቅረብ ነበርስቲሊ አርኤምአይ በቢሾፍቱ ከተማ በ12 ቢሊዮን ብር የብረት ማምረቻ ፋብሪካ ገንብቷል ፋብሪካው በአመት ከ360000 ሜትሪክ ቶን በላይ ብረት የማምረት አቅም እንዳለው ይነገራል  
https://www.ethiopianreporter.com/article/11074
432
31,637
ሀዋሳ ከተማ የኢትዮጵያ ከ17 ዓመት በታች ቻምፒዮን ሆኗል
ስፖርት
July 22, 2018
Unknown
በባቱ ከተማ ያለፉትን 10 ቀናት ሲከናወን የቆየው የኢትዮጵያ ከ17 አመት በታች ፕሪምየር ሊግ የማጠቃለያ ውድድር በዛሬው እለት ሲጠናቀቅ ሀዋሳ ከተማ ለ3ኛ ተከታታይ የውድድር አመት ቻምፒዮን የሆነበትን ድል አስመዝግቧል0300 ላይ ከፍፃሜው ጨዋታ በፊት ለደረጃ የተጫወቱት አፍሮ ፅዮን እና ወላይታ ድቻ መደበኛውን የጨዋታ ክፍለ ጊዜ 11 በሆነ ውጤት በማጠናቀቃቸው በቀጥታ ወደ መለያ ምት አምርተው ወላይታ ድቻ 53 በማሸነፍ ሶስተኛ ደረጃን ይዞ አጠናቋል0520 ላይ የተደረገው የፍፃሜ ጨዋታ ሀዋሳ ከተማ አዳማ ከተማን 32 ማሸነፍ ችሏል በመጀመሪያዎቹ 15 ደቂቃዎች የእንቅስቃሴ ብልጫ የወሰዱት ሀዋሳ ከተማዎች ብልጫቸውን በጎል ለማጀብ ጊዜ አልፈጀባቸውም በ14ኛው ደቂቃ አጥቂው መስፍን ታፈሰ በቀኝ መስመር ገፍቶ በመግባት ያሻማውን ኳስ ምንተስኖት እንድሪያስ ወደግብነት ለውጦ ሀዋሳን መሪ መሆን ችሏል ከጎሉ በኋላ አዳማ ከተማዎች የግብ ልዩነቱን ለማጥበብ አጥቅተው የተጫወቱ ሲሆን ኳስ በማራኪ ፍሰት ወደ ተጋጣሚያቸው ሳጥን በተደጋጋሚ ማድረስ ችለው ነበር በተለይ በ24ኛው ደቂቃ ፍሬ ለማፍራት ከጫፍ ደርሰው አቤል ደንቡ ያባከነው የግብ ሙከራ ተጠቃሽ ነው አዳማዎች የግብ ክልላቸውን ለቀው በሚወጡበት ወቅት የሚፈጠረውን ክፈተት ለመጠቀም ሲጥሩ የነበሩት ሀዋሳ ከተማዎች በረጅም ኳሶች ሙከራ ማድረግ ችለዋል በ34ኛው ደቂቃም ከቀኝ መስመር የተሻገረውን ኳስ ምንተስኖት እንድሪያስ በአግባቡ ተቆጣጠሮ ወደ ግብ አክርሮ የመታው ኳስ ወደግብነት ተለውጦ የሀዋሳን መሪነት ወደ ሁለት አስፍቷልአዳማዎች ወደ ጨዋታው ለመመለስ ባደረጉት ጥረት በ39ኛው ደቂቃ ደግሞ ከቀኝ መስመር ፍቅር ደመላሽ ያሻገረውን ኳስ አቤል ደንቡ አስቆጥሮ ልዩነቱን ቢያጠብም የመጀመሪያው አጋማሽ መጠናቂቂያ ላይ በረከት ካሌብ ከአቤኔዘር መላኩ የተሻገረለትን ኳስ ብቻውን ወደፊት በመግፋት ግብ አስቆጥሮ ልዩነቱን በድጋሚ በማስፋት በሀዋሳ 31 በሪነት የመጀመርያው አጋማሽ ተጠናቋልከእረፍት መልስ ሙሉ በሙሉ አዳማ ከተማ ተጭኖ የተጫወተ ሲሆን በአንፃሩ ሀዋሳዎች በመከላከል እና የጨዋታውን እንቅስቃሴ በማዘግየት ላይ ተጠምደው ተስተውሏል በአዳማ ከተማ በጨዋታው ጥሩ ሲንቀሳቀስ የነበረው ቢንያም በ79ኛው ደቂቃ ግብ አስቆጥሮ ልዩነቱን ወደ አንድ ቢያጠብም ተጨማሪ ጎል ሳይቆጠርበት በሀዋሳ ከተማ 32 አሸናፊነት ተጠናቋል ሀዋሳ ከተማም ለሶስተኛ ተከታታይ አመት ቻምፒዮን መሆን ችሏልከጨዋታው መጠናቀቅ በኋላ የፌዴሬሽኑ የስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባላት በሆኑት አቶ ዘሪሁን ቀቀቦ እና አቶ ሰውነት ቢሻው አማካኝነት የሜዳልያ እና የዋንጫ ስነስርአት ተከናውኗል
https://soccerethiopia.net/football/38587
290
33,177
​ገብረመድህን ኃይሌ በይፋ የጅማ ከተማ አሰልጣኝ ሆነዋል
ስፖርት
July 29, 2017
Unknown
የፕሪምየር ሊጉ አዲስ ክለብ ጅማ ከተማ አሰልጣኝ ገብረመድህን ሀይሌን በይፋ የክለቡ አሰልጣኝ አድርጎ ቀጥሯልጅማ ከተማ የተጠናቀውን የውድድር ዘመን በአሰልጣኝ መኮንን ገብረዮሀንስ እየተመራ ወደ ፕሪምየር ሊጉ ማደግ የቻለ ሲሆን አሰልጣኝ ገብረመድህን ሀይሌን ዋና አሰልጣኝ አድርጎ ለመሾም መወሰኑ ከሳምንት በፊት ጀምሮ ሲወራ ቆይቶ ነበር ሆኖም ክለቡ እስካሁን በይፋ ማስፈረሙን ማረጋገጫ ሳይሰጥ ቆይቶ በመጨረሻም ገብረመድህን ሀይሌን ቀጣዩ የጅማ ከተማ አድርጎ በይፋ ሾሟልአሰልጣኝ ገብረመድህን ከጅማ ጋር የ1 አመት ኮንትራት የተፈራረሙ ሲሆን ረዳታቸውን በቀጣዮቹ ቀናት ለክለቡ ያሳውቃሉ ተብሎ ይጠበቃልየቀድሞው የቅዱስ ጊዮርጊስ አጥቂ በአሰልጣኝነት ዘመናቸው በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ክለቦች ከ1990ዎቹ መጀመርያ አንስቶ እየሰሩ ይገኛሉ ትራንስ ኢትዮጵያ ባንኮች ንግድ ባንክ ኢትዮጵያ መድን ኢትዮጵያ ቡና ደደቢት መከላከያ እና ጅማ አባ ቡና እንዲሁም የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድንን አሰልጥነዋል በውድድር አመቱ አጋማሽ ወደ ጅማ አባ ቡና አምርተው ክለቡ መሻሻል እንዲያሳይ ቢረዱትም ክለቡን ከመውረድ ሳይታደጉት ቀርተዋል
https://soccerethiopia.net/football/29693
129
36,801
የኦነግና የኦዴፓ ንግግር
ሀገር አቀፍ ዜና
January 12, 2019
Unknown
የኦሮሞ ነፃነት ግንባር ኦነግ በያዝነው ሳምንት መባቻ ላይ ባወጣው መግለጫ ከኢትዮፅያ መንግስት ጋር የሚያካሄደውን ግጭት ለማስቆምና እርቅ ለማውረድ ወገንተኛ ያልሆነ ወይም ነፃ ሶስተኛ ወገን እንዲያደራድረው ጠይቋልመንግስት ከአመራሩ ጋር የደረገውን ስምምነት አላከበረም ጥቃት ከፍቶብኛል በማለት ደጋግሞ ሲከስ ይሰማልክሱን የሚያስተባብለው የኦሮሞ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ ኦዴፓ በበኩሉ ይልቅ ትጥቁን ቃል በገባው መሰረት አልፈታም ያለው ኦነግ ነው ታጣቂዎቹም ኦሮምያ ውስጥ ግድያ ላይ ተሰማርተዋል ስርአተአልበኝነት አንግሰዋል ይላልለመሆኑ የሁለቱ ወገኖች ስምምነት ጭብጥ ምንድነው ውጊያውንስ ምን አመጣው እንዴትስ እርቅ ይወርዳል የኦሮሞ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ ኦዴፓ ማእከላዊ ፅህፈት ቤት የህዝብ አስተያየትና የህዝብ ግንኙነት ሀላፊ አቶ ታየ ደንዷና የኦሮሞ ነፃነት ግንባር ቃል አቀባይ አቶ ቶሌራ አደባ አሜሪካ ድምፅ ላይ ተወያይተዋልሙሉውን ውይይት ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ
https://amharic.voanews.com//a/odp-olf-dicussion-on-voa-1-11-19/4739525.html
104
20,446
ከሕወሓት ጋር ለውይይት መቀመጥ የሚቻለው የዘመቻው ግቦች ሲሳኩ ብቻ መሆኑ ተገለጸ
ፖለቲካ
11 November 2020
Unknown
የሰሜን እዝ ሰራዊት ላይ ማክሰኞ ጥቅምት 24 ቀን 2013 አም ጥቃት በፈፀሙት የትግራይ ልዩ ሀይልና የህወሀት አመራሮች ላይ እርምጃ እንዲወሰድ በተሰጠው ትእዛዝ መሰረት እየተካሄደ ያለው ዘመቻ ሲጠናቀቅ ብቻ ስለድርድር እንደሚታሰብ መንግስት አስታወቀ በትግራይ ክልል እየተካሄደ ያለውን ዘመቻ በተመለከተ ማክሰኞ ሀዳር 1 ቀን 2013 አም በጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት መግለጫ የሰጡት የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ የመረጃ ፍሰት ሴክሬታሪያት ሀላፊ ሬድዋን ሁሴን አምባሳደር በትግራይ የታለፈውን ቀይ መስመር ተከትሎ እየተወሰደ ባለው እርምጃ የውይይት በር ሙሉ ለሙሉ የተዘጋ ባይሆንም ይኼ የሚሆነው ግን የሚወሰደው ዘመቻ ግቦቹን ከመታ በኋላ ብቻ መሆኑን ተናግረዋልበዘመቻው በህወሀት እጅ የወደቁና እስከ 700 ኪሎ ሜትር ሊወነጨፉ ይችላሉ ተብሎላቸው የነበሩ መሳሪያዎችን ከጥቅም ውጪ ማድረግ ወይም ማውደምና ሰሜን እዝ ላይ ጥቃት የፈፀሙትን ሀይሎች ለፍትህ ማቅረብ የሚሉ ግልፅ አላማዎች አሉት  ያሉት ሬድዋን አምባሳደር በህወሀት እጅ ያለው ሚሳይል ባህር ዳርን ወይም አስመራን ለማጥቃትና በዚህም የውጭ አካላት ወደ ግጭቱ ገብተው ወደ ቀጣናዊነት እንዲቀየር የማድረግ ፍላጎቶች ነበሩ ብለዋልምንም እንኳን  ሬድዋን አምባሳደር ህወሀት 700 ኪሎ ሜትር መወንጨፍ የሚችል ሚሳይል አለኝ ማለቱን በመግለፅ ይኼንን ማውደም እንደሚገባ ያሳሰቡ ቢሆንም ይኼንን ያህል መጓዝ የሚችል መሳሪያ አገሪቱ እንደሌላትና ህወሀት ታጥቆትም ከሆነ ሌላ የውጭ ሀይል አስታጥቆት ስለሚሆን ይኼ በራሱ የአገር ክህደት ወንጀል ነው ሲሉ አስምረዋል ይሁንና እስከ 300 ኪሎ ምትር መወንጨፍ የሚችሉ የመከላከያ ሰራዊት ሚሳይሎች ያሉባቸው ቀጣናዎችን ማጥቃትና መሳሪያዎቹም ከጥቅም ውጪ እንዲሆኑ ማድረግ መቻሉን አስታውቀዋልመቀሌን ሳይቀር አጥቅተው መንግስት አደረገው ብለው ሊከስሱ ይችላሉ ያሉት ሬድዋን አምባሳደር ግጭቱ ወደ ቀጣናዊ ችግር ሊሰፋ ይችላል የሚል ስጋት ግን እንደሌላቸው ተናግረዋልበግጭቱ የተከሰቱ ጉዳቶችን በዝርዝር ባይገልፁም በመጀመርያው ቀን ጥቃት በተኩስ ልውውጥና በተደረጉ የተለያዩ ስፍራዎች ውጊያዎች የደረሱ ሰብአዊና ሌሎች ጉዳቶች መኖራቸው አይካድም ሲሉ የገለፁት ሬድዋን አምባሳደር ከህወሀት ወገንም ቢሆን ከባድ ጉዳት ደርሷል ብለዋል ይኼ እጅግ የሚሳዝን እንደሆነና እየተጎዱ ያሉት እጅግ ልጆች የሆኑ ወታደሮች ናቸው ያሉት አምባሳደሩ ሀላፊነት የሚሰማው ቤተሰብ እነዚህን ልጆች ለውጊያ ይቅርና የጦርነት ፊልም እንዳይመለከቱም ይከለክላቸዋል ብለዋልህወሀት እኔ ካልመራሁ አይሆንም በማለት ከእኛ እንደ አንዱ ሆኖ በእኩልነት ለመቀጠል ባለመፈለጉ የፈጠረው ችግር ነው ብለው ባለፉት ሁለት አመት ከግማሽ የተደረጉ የሰላም ሙከራዎችን ሙሉ ለሙሉ ወደ ጎን በማለት ቆይቷል ሲሉም አክለዋል አሁን ግን የአገሪቱን ህልውና ስጋት ላይ የሚጥል የተደራጀ ሀይል በመሆኑ ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ዶር አገሪቱን እየታደጓት እንደሆነና ይኼም እሳቸው ከተሸለሙት የሰላም የኖቤል ሽልማት ጋር የሚጣጣም እርምጃ እንደሆነም አስታውቀዋል አምባሳደሩ አክለውም ማክሰኞ እለት ጥቅምት 24 ቀን 2013 አም ጥቃቱ ከመፈፀሙ አንድ ቀን አስቀድሞ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከትግራይ ክልል ፕሬዚዳንት ደብረ ፅዮን ገብረ ሚካኤል ዶር ጋር በስልክ መገናኘታቸውንና አዲሱን ብርም እንደሚልኩ ተወያይተው እንደነበር በማስታወስ ከዚህ ውይይት በኋላ ባልታሰበ ጊዜና ሁኔታ የሰሜን እዝ በተለያዩ ግንባሮች ጥቃት እንደተፈፀመበት ገልፀዋል በመቀሌ ያለው የሰሜን እዝ ማእከል ተዋጊዎችን ያልያዘ በመሆኑ በቀላሉ ሊቆጣጠሩት እንደቻሉ ነገር ግን በተለያዩ ስፍራዎች ያሉ ግንባሮች ላይ ከፍተኛ የተኩስ ልውውጥ ተደርጎ የመከላከያ ሰራዊት አባላት አምልጠው ወደ ኤርትራ ድንበርና ወደ ሌሎች አካባቢዎች መሄዳቸውን አውስተዋል
https://www.ethiopianreporter.com/article/20412
416
7,533
የአዲስ አበባ ሚሊኒየም አዳራሽ የኮቪድ-19 ህክምና ማዕከል ሕሙማንን መቀበል ጀመረ
ሀገር አቀፍ ዜና
2021-01-04
366
https://addismaleda.com/archives/12139
0
8,802
ወ/ሮ ኬሪያ የህገ-መንግስት ትርጉም ይሠጥ የሚለው ”ትልቅና ታሪካዊ ስህተት” ነው ብለዋል
ፖለቲካ
2021/1/22 20:40 GMT
Unknown
የፌደሬሽን ምክርቤት አፈጉባኤ ኬሪያ ኢብራሂም በዛሬ እለት በገዛ ፍቃዳቸው ስልጣን መልቀቃቸውን ይፋ የሚያደርግ በትግራይ ቴሌቪዥን በኩል መግለጫ ሰጥተዋል አፈጉባኤዋ ለዚህ ወሳኔያቸው እንደምክንያት ያቀረቡት መንግስት ስልጣን ለማራዘም የሚያስችል የህገመንግስት አንቀፅ በሌለበት ሁኔታ ስልጣኑንን ለማራዘም ህገመንግስት ትርጉም ይሰጥ የሚለው ቀድሞ የተወሰነትልቅና ታሪካዊ ስህተት በመሆኑ ነው ብለዋል ወሮ ኬሪያ የታሪካዊና ፖለቲካዊ ስህትት አካል መሆን ስለማይፈልጉ ስልጣን ለመልቀቅ መወሰናቸውን ገልፀዋል በህገመንግስት ትርጉም ሽፋን ፌደራላዊ ስርአት አደጋ ላይ ለሚጥልና ወደ አምባገነናዊ ስርአት ለሚያመራ መንግስት በህገመንግስት ትርጉም ስም የፌደሬሽን ምክርቤት አፈጉባኤ ሆኜ ለማስፈፀም አልፈልግምአልተባበርምብለዋል ህገመንግስት መተርጎም ዋናው አላማ የህገመንግስት ትርጉምን አንደምክንያት ተጠቅሞ አዲስ ህግ ለማውጣት አለመሆኑን ወሮ ኬሪያ ገልፀዋል የህገመንግስት ትርጉም አማራጭከወትሮው በተለየ አካሄድ ስልጣን ለማራዘም አማራጭ እየተደረገ መሆኑንም ወሮ ኬሪያ አስታውቀዋል በራሴ መብት ተጠቅሜ መንግስት በምርጫ እወስናለሁ በሚል ህዝብየትግራይ ህዝብ ላይ የጦርነት ዛቻ እየደረሰበት ነው ያሉት ወሮ ኬሪያ የብሄረሰቦችንና ህዝቦች ቃል ሆነው ህገመንግስት የማስከበር አደራ ስላለብኝ ህገመንግስቱ ሲጣስ ተባባሪ መሆን እንደሌለባቸው ገልፀዋል ወሮ ኬሪያ በዘንድሮው አመት ምርጫ አካሂዳለሁ የሚለው የህዝባዊ ወያኔ ሀርነት ትግራይህወሀት ስራ አስፋፃሚ ኮሜቴ አባል ናቸው ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ በኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ መከሰት ምክንያት ምርጫ 2012 በተያዘለት ጊዜ ማካሄድ አልችልም ማለቱን ተከትሎ መንግስትን የሚመራው ብልፅግና ፓርቲ በመራዘሙ ተስማምቶ ምርጫ እስከሚካሄድ ድረስ የህመንግስትን ትርጉም አንዷማራጭ አቅርቧል  ይህ አማራጭ በህዝብ ተወካዮች ምክርቤት መፅደቁ የሚታወስ ነው  ነገርግን ህወሀት በዚህ አይስማማም ብልፅግና ፓርቲ ቀድሞውንም ቢሆን ምርጫውን ለማካሄድ ቁርጠኛ አለመሆኑን ይገልፃል ብልፅግና ፓርቲ በበኩሉ ህወሀት በትግራይ በሚንቀሳቀሱ ፓርቲዎች ላይ ጫና እየፈጠረ ነው የሚል ክስ ያቀርባል ጠቅላይ ሚኒስትር አቢይ አህመድ በዛሬው እለት በፓርላማ ቀርበው መንግስት ለትግራይ ህዝብ ከፍተኛ አክብሮት እንዳለውና ከህወሀት ወይንም ከሌላ ፓርቲ ጋር ሲጋጭ ከትግራይ ህዝብ ጋር የሚያገናኘው ነገር የለም ብለዋል
https://am.al-ain.com/article/keria-ibrahim-announces-her-resignations-as-speaker-of-ethiopian-house-of-federation
244
40,835
ውይይት:- ኢትዮጵያ በአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ማግስት
ዓለም አቀፍ ዜና
March 24, 2018
Unknown
አነጋጋሪው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ በታወጀ ማግስት በህዝቡ ዘንድ ከተፈጠረው ስሜት የሚነሳው ውይይት ከአዋጁ ባሻገር የአገሪቱን ሁለንተናዊ የፖለቲካ ይዞታ እና ቀጣይ አቅጣጫዎች ይመረምራልየአዋJune ህጋዊ መሰረት የዜጎችን መብት ጥበቃና ይልቁንም ደግሞ በአሁኑ ወቅት በአገሪቱ የተለያዩ ክፍሎች የሚታዩትን ግጭቶች እና የሚያስከትሉትን አደጋ የመከላከል ግዴታ እና አስፈላጊነት በትይዩው ይመለከታልተወያዮች ፕሮፌሰር ብርሀኑ መንግስቱ እዚህ በዩናይትድ ስቴትስ በሚገኘው የOld Dominion University የPublic Management and Public Policy መምህር እና የግጭት አፈታት ባለ ሞያአቶ ሙሉጌታ አረጋዊ የህግ ባለ ሞያ እና በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የህገ መንግስት እና የመገናኛ ብዙሀን ህግ መምህር እንዲሁምበዩናይትድ ስቴትሷ የዋሽንግተን ሲያትል ከተማ በተካሄደው አገራዊ ጉባኤ ለመሳተፍ ወዲህ ወደ ዩናይትድ ስቴትስ የመጡት የሰማያዊ ፓርቲው ሊቀ መንበር አቶ የሺዋስ አሰፋ ናቸው የውይይቱን ተከታታይ ክፍሎች ከዚህ ያድምጡ
https://amharic.voanews.com//a/ethiopia-state-of-emergency-panel-on-conflict-resolution-law-and-politics-march-2018-voa-with--alula-kebede/4300609.html
109
33,190
​ሀዲያ ሆሳዕና እዮብ ማለን ዋና አሰልጣኝ አድርጎ ሾሟል
ስፖርት
July 28, 2017
Unknown
ወደ ፕሪምየር ሊጉ ለማደግ ከጫፍ ደርሶ በመቐለ ከተማ ተሸንፎ ሳይገባ የቀረው ሀዲያ ሆሳእና አሰልጣኝ ጳውሎስ ጌታቸው ወደ ባህርዳር ከተማ ማምራታቸውን ተከትሎ አብረዋቸው ያመራሉ ተብለው ሲጠበቁ የነበሩት ረዳታቸው እዮብ ማለ የሀዲያ ሆሳእና ዋና አሰልጣኝ ሆነው እንዲቀጥሉ ክለቡ ባደረገው የቦርድ ስብሰባ ወስኗልበአርባምንጭ ጨጨ ኮምቦልቻ ጨጨ እና ቅዱስ ጊዮርጊስ ስኬታማ የተጫዋችነት ዘመን ያሳለፉት አሰልጣኝ እዮብ ወደ አሰልጣኝት ሙያ ከመጡ በኋላ በወልቂጤ ከተማ እና ደሴ ከተማ ዋና አሰልጣኝ እንዲሁም በአርባምንጭ ከተማ ረዳት አሰልጣኝ ሆነው የሰሩ ሲሆን በሀዲያ ሆሳእና ከተጠናቀቀው አመት መጀመርያ አንስቶ በጳውሎስ ጌታቸው ምክትልነት ሲሰሩ ቆይተዋልእዮብ በሀዲያ ሆሳእና በ3 የውድድር አመታት የተሾሙ 4ኛ አሰልጣኝ ሆነዋል አሰልጣኝ ግርማ ታደሰ ክለቡን ለፕሪምየር ሊግ ካበቁ ከ6 ወራት በኋላ ሲሰናበቱ ጥላሁን መንገሻ እና ጳውሎስ ጌታቸው በ18 ወራት ወስጥ ክለቡን የመሩ ሌሎች አሰልጣኞች ናቸው
https://soccerethiopia.net/football/29684
117
15,878
የአማራ ክልል ብልጽግና ፓርቲ በክልሉና በሀገሪቱ ወቅታዊ ጉዳዮች ላይ እየተወያየ ነው
ሀገር አቀፍ ዜና
Aug 10, 2020
802
አዲስ አበባ ነሀሴ 4 2012 ኤፍቢሲ የአማራ ክልል ብልፅግና ፓርቲ ከፍተኛ አመራሮች በክልሉና በሀገሪቱ ወቅታዊ ጉዳዮች ላይ በባህር ዳር እየመከሩ ነውለሁለት ቀናት የሚቆየው ይህ የውይይት መድረክ በለውጥ ሂደቱ የተመዘገቡ ውጤቶችና ያጋጠሙ ፈተናዎችን በመለየት የመፍትሄ እርምጃዎችን ለማስቀመጥ ያለመ  መሆኑን አብመድ ዘግቧልFBCየዜና ሰአት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዜናዎችን በፍጥነት በአጭር የፅሁፍ መልእክት መልክ በስልክዎ ላይ እንዲደርስዎ ወደ 8111 OK ብለው ይላኩ
https://www.fanabc.com/%e1%8b%a8%e1%8a%a0%e1%88%9b%e1%88%ab-%e1%8a%ad%e1%88%8d%e1%88%8d-%e1%89%a5%e1%88%8d%e1%8c%bd%e1%8c%8d%e1%8a%93-%e1%8d%93%e1%88%ad%e1%89%b2-%e1%89%a0%e1%8a%ad%e1%88%8d%e1%88%89%e1%8a%93-%e1%89%a0/
65
46,587
የክልሉ የዞን፣ የልዩ ወረዳና የወረዳ አወቃቀር የአስተዳደር ቅልጥፍናን የህዝቡን የልማት ተጠቃሚነት ታሳቢ ያደረገ ነው
ፖለቲካ
September 17, 2016
Unknown
በደቡብ ክልል የዞን የልዩ ወረዳና የወረዳ አወቃቀር የአስተዳደር ቅልጥፍናን አመቺነትና የህዝቡን የልማት ተጠቃሚነት ታሳቢ በማድረግ የሚካሄድ መሆኑን የደቡብ ክልል የብሄረሰቦች ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አቶ ለማ ገዙሜ ተናገሩ  የኮንሶ ወረዳም በሰገን ህዝቦች ዞን እንዲካተት የተደረገው ይህንን ታሳቢ በማድረግ መሆኑን ነው አፈ ጉባኤው የገለፁትየክልሉ ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ፅህፈት ቤትም በእንዲህ መልኩ ከ4 እስከ 16 ብሄረሰቦችን በአንድ የዞን አስተዳደር በማሰባሰብ የተሰሩ ስራዎች የህዝቡን ተጠቃሚነት ማረጋገጥ ያስቻሉ ናቸው ብሏልየደቡብ ክልል በ14 ዞኖችና 4 ልዩ ወረዳዎች የአስተዳደር መዋቅሮችን ያቀፈ ነውዞኖቹም ይሁኑ ልዩ ወረዳዎቹ ሲዋቀሩ የህግ መንግስቱን መርሆችን መሰረት በማድረግና የህዝቦችን ቀጥታ ተጠቃሚነትና የአሰተዳደር ቅልጥፍን ቀዳሚ በማድረግ ነውየክልሉ ብሄረሰቦች ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አቶ ለማ ገዙሜ የክልሉ 56 ብሄረሰቦች ይህን ታሳቢ በማድረግ በዞን እንዲዋቀሩ መደረጉን ገልፀዋልህዝቡ በምን አይነት መንገድ የአስተዳደር ደረጃ ቢዋቅር የላቀ ተጠቃሚ ሊሆን ይችላል የሚለው በጥናት እንዲመለስ እንደሚደረግም አንስተዋልየአስተዳደር መዋቁሩ ለጥቂት ግለሰቦች የሚፈጥረውን የስራ እድል ከማሰብ ይልቅ የህዝቡን አጠቃላይ ተጠቃሚነት ቀዳሚ ያደርጋል ያሉት ደግሞ የክልሉ የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ፅህፈት ቤት ሀላፊ ወይዘሮ ሂክማ ከይረዲን ናቸውቀደም ሲል የኮንሶ ደራሼ ቡርጂና አማሮ የልዩ ወረዳ አወቃቀሮችን ለምን የሰገን ህዝቦች በሚል በዞን ለማዋቀር ክልሉ መርጠ በሚል ለስራ  ሀላፊዎች  በተነሳው  ጥያቄ በተሰጠው ምላሽ ቀደም ብሎ ለህዝቡ ቀልጣፋ አስተዳደራዊ አገልግሎት በማቅረብ አስፈላጊውን የልማት ውጤት ለማምጣት ባለመቻሉ ነው ብለዋል ለዚህም የክልሉ መንግስት ኮንሶን ጨምሮ በአራቱ ልዩ ወረዳዎች ልማት በሚፈለገው ደረጃ የህዝብ ተጠቃሚነት አለመምጣቱ በጥናት ማረጋገጡን ወይዘሮ ሂክማ አንስተዋልልዩ ወረዳዎቹ ተጠሪነታቸው ለክልሉ ስለነበር የተወሰኑ አለመግባባቶች በተፈጠሩ ቁጥር ከ300 ኪሎ ሜትር በላይ ጉዞ በማድረግ የክልሉ መቀመጫ ሀዋሳ ማቅናት ይጠይቃልክልሉ ባደረገው ጥናትና በየደረጃ ከህዝቡ ጋር በተደረገው ውይይት አለመግባባቶችን ለመፍታት ሀብትና የሰው ሀይል በጋራ በማሰባሰብ ለልማት ለማዋል ተመራጩ ዞን በአማካይ ቦታ ማቋቋም መፍትሄ ሆኖ መቅረቡን የክልሉ ብሄረሰብ ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አውስተዋልበአራቱ ልዩ ወረዳዎች የተደረጉ ህዝባዊ ውይይቶችም ከልዩ ወረዳ ይልቅ አራቱ ልዩ ወረዳዎች በጋራ በዞን ደረጃ መዋቀር እንደሚሹ አረጋግጠዋልይህም ከቀበሌ ጀምሮ ባሉ የአስተዳደር ምክር ቤቶች በይሁንታ መፅደቁን አስታውሰዋልታዲያ የኮንሶ ህዝብ ጥያቄ ምንድን ነው ኮንሶን በዞን ደረጃ እንዲዋቀር ለማድረግ በተደራጀው 23 አባላት ባሉት ቡድን አንዱ የሆኑ አቶ ገመቹ ገምሽ የህዝቡ ጥያቄ ይህ ነው ይላሉየፌዴሬሽን ምክር ቤት ባወጣው የበጀት ድልድል ቀመር የደቡብ ክልል ይህን ቀመር ተከትሎ በክልሉ የሚገኙ ዞኖችና ልዩ ወረዳዎች ይመድባል ነው ያሉት አቶ ለማ ገዙሜየመልካም አሰተዳደር ጥያቄ ችግር ግን የክልሉ መንግስት ዞኑ በመቀናጀት ለመፍታት የተዘጋጁ ቢሆንም በኮንሶ አካባቢ ያለመረጋጋት መግጠሙ የተነሱ የልማትና የመልካም አስተዳደር ጥያቄዎች ለመፍታት እንቅፋት መሆኑንም አመላክተዋልአሁን የክልሉ መንግስት በአካባቢው ሰላም እና መረጋጋት እንዲመለስ ለማድረግ እየሰራ ነውየክልሉ መንግስት ዞን ለማዋቀር የህዝብ ቁጥርና የቆዳ ስፋት ዋነኛ መስፈርት አድርጎ አይወስንም ይልቁንም ለህዝቡ ተጠቃሚነትና ለአስተዳደር ቅልጥፍና እና አመቺነት ያተኩራልአሁን በኮንሶ አካባቢ ያለውን አለመረጋጋት ሙሉ በሙሉ ወደ መረጋጋት በመመለስ የክልሉ መንግስት የመልካም አስተዳደር ችግሮች ለመቅርፍ ይንቀሳቀሳል ብለዋል አቶ ለማ ኤፍቢሲ 
https://waltainfo.com/am/28660/
403
5,585
ያልተገራው የቁጠባ ባህል
ሀገር አቀፍ ዜና
November 24, 2018
183
 በኢንቨስትመንትና በቁጠባ መካከል ያለውን የሀብት ክፍተት በዘላቂነት ለማጥበብ የሀገር ውስጥ ቁጠባን አጠናክሮ ማስቀጠልና የሀገር ውስጥ ኢንቨስትመንትን ማበረታታት እንደሚያስፈልግ በተደጋጋሚ ሲገለፅ ቆይቷል ቀጣይነት ላለው የቁጠባ ስርአት አለመዳበር ምክንያቱ ምንድነው መፍትሄውስበአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ኢኮኖሚክስ ትምህርት ክፍል መምህር ዶክተር አጥናፉ ገብረመስቀል እንደሚሉት በአሁኑ ወቅት በኢትዮጵያ ያለው ቁጠባ እድገቱ ብቻ ሳይሆን መጠኑም ዝቅተኛ ነው እስካሁን ቁጠባ ሀያ አምስት በመቶ አልደረሰም ይሄ ማለት ከ75 በመቶ በላይ ምርት ለፍጆታ ይውላል ማለት ነውበአለም ላይ ሶስት አይነት የእድገት ደረጃዎች አሉ የሚሉት ዶክተር አጥናፉ በግብአት በውጤታማነትና በፈጠራ ላይ የተመሰረቱ መሆናቸውን ይጠቅሳሉ ኢትዮጵያን ጨምሮ አብዛኛዎቹ የአፍሪካ ሀገራት እድገት የተመሰረተው በግብአት ላይ ነው በኢትዮጵያ ያለው ግብአት የሰው ሀይልና ካፒታል ነው በቂ የሰው ሀይል አለ ካፒታል ግን የለም ካፒታል ለመፍጠር እንደግብአት መጠቀም የሚቻለው ቁጠባን ቢሆንም ያለው ቁጠባ በሁለት ምክንያቶች የዳበረ አለመሆኑን ያብራራሉየመጀመሪያው መሰረታዊ ፍላጎትን ያለማሟላት ችግር ምርትን ወደ ፍጆታ ስለሚወስደው ለመቆጠብ ፍላጎት ያለው ቢኖር እንኳ አይችልም በዚህ ረገድ ያለውን ችግር ለመፍታት ምርታማነትን መጨመር ቀዳሚው አማራጭ ይሆናል ሁለተኛው በሀገሪቱ ያለው የቁጠባ ባህል ያልተገራ መሆን ነው ይህንንም በሁለት ከፍሎ ማየት ይቻላልአንደኛ በመንግስት ተቋማት ከፍተኛ አባካኝነት አለ ለምሳሌ መንገድ የሚሰራው ተቋም ስራውን ካጠናቀቀ በኋላ ለውሀ ለመብራት ለሌላም በሚል የተሰራው መንገድ መልሶ እንዲፈርስ ይደረጋል ይሄ ካፒታል የሚበላ በመሆኑ ተጨማሪ ወጪ በመጠየቅ ቁጠባውን እየሸረሸረው ይመጣልሁለተኛ በመንግስት ተቋማት ያለው የሀብት አጠቃቀም የቁጠባ እንቅፋት ነው ለስራ የሚያገለግሉ እቃዎች መሟላት ቢኖርባቸውም አርባና ሀምሳ ኢንች ቴሌቪዥንና ሌሎች የቢሮ እቃዎችን በውድ ዋጋ መሙላት በጀት እንዳይመለስ በሰኔ መጨረሻ የሚፈፀሙ ግዢዎች ለትናንሽ ስብሰባ የተጋነነ ወጪ ባለስልጣናት የሚጠቀሟቸው መኪናዎች ውድ መሆንና አጠቃቀማቸው ሁሉ ቢፈተሽ በርካታ ችግሮች ያሉባቸው ናቸውለምሳሌ በጃፓን የቶዮታ ኩባንያ ትልቁ ሲሆን የአስተዳደሩ ቢሮ ግን ምንጣፍ የለውም እዚህ ሹመት ሲሰጥ መኪናን ጨምሮ ለመደበኛ ስራ የሚሟሉት ቁሳቁሶች በጣም ብክነት ያለባቸው ናቸው በዚህ የተነሳ ኢኮኖሚው ካፒታል የሚፈጥር ሳይሆን የሚበላ ይሆናል ከዚሁ ጋር ተያይዞ ሙስናውም ሌላ ቁጠባን የሚጎዳ ተግባር ነው በመሆኑም መንግስት በከፍተኛ ሁኔታ ወጪን በመቀነስ ቁጠባውን ማሳደግ መቻል አለበትበግለሰብ ደረጃም ቁጠባን መልመድና ከሚተርፈው ብቻ ሳይሆን ካለውም ላይ ቀንሶ የመቆጠብ ልምድ ማዳበር ያስፈልጋል በአርሶ አደሩ ዘንድ የምርት ብክነት የሀይማኖትና ባህላዊ በአላት አስታኮ ስራ አለመስራት መቀነስ ምርታማነታቸውን እንዲጨምሩ መስራት ይጠበቃል በየቤታችን የውሀ የመብራት ፍጆታችን አባካኝ ነው በጀርመን የኤሌክትሪክ ሀይል ለመቆጠብ ለአንድ ሰአት ህዝቡ እንዲያጠፋ ይደረጋል ከአንድ ሰአት በኋላ ተቋሙ ያዳነውን ብር በመግለፅ ገንዘብ ምን ላይ እንዷለም በተግባር እንዲታይ ይደረጋል የዚህ አይነት ስራ መስራት ይጠበቃል አዳዲስ ሀይል ማመንጫ ከመገንባት ሀይል በመቆጠብ ሌላ ማመንጫ የመገንባት ያህል ተጠቃሚ መሆን እንደሚቻል የሚያሳዩ በርካታ ጥናቶች አሉየቁጠባ ባህላችን በአብዛኛው የተንተራሰው በባህላዊ መንገድ መሆኑ የገቢ ማነስና የዋጋ ግሽበት ለቁጠባ አለማደግ ምክንያት ናቸው ቁጠባ ሲያንስ ኢንቨስትመንት ይቀንሳል ያሉን ደግሞ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ኢኮኖሚክስ ትምህርት ክፍል የሶስተኛ ዲግሪ ተማሪ የሆኑት አቶ ኑረዲን ጁሀር ናቸው አቶ ኑረዲን እንደሚያብራሩት እንደ እቁብ ያሉ ባህላዊ የቁጠባ ስርአቶች ወለድ የሌላቸውና ካፒታል ለማፍራት የሚጠቅሙ አይደሉም በመሆኑም በባህላዊ መንገድ ያለውን ቁጠባ ወደ ዘመናዊ ማምጣት ይጠበቃል ለዚህ ደግሞ መንግስት እየተጠቀመባቸው ያለ የጋራ መኖሪያ ቤት ቁጠባና የቦንድ ግዢ የመሳሰሉትን አጠናክሮ መቀጠል ያስፈልጋል አንድ ሰው በቆጠበው ገንዘብ ቤት ሊያገኝ እንደሚችል ካረጋገጠ የወለድ መጠኑ ዝቅተኛ ቢሆን እንኳ ቁጠባውን አያቋርጥም በልማትም ውጤቱን የሚያይ ከሆነ ተመሳሳይ ነው ሁለተኛው ለቁጠባ አለማደግ ምክንያት የወለድ መጠንና የኑሮ ውድነት አለመመጣጠን ነው በመጀመሪያ ደረጃ የኑሮ ውድነቱ ለሚቆጥበው እንዲያተርፍ እድል አይሰጠውም ለመቆጠብ የሚችል አልያም ካለው ላይ አብቃቅቶ እቆጥባለሁ የሚል ቢኖርም የኑሮ ውድነቱ ከወለዱ በላይ ስለሚሆን ተጠቃሚ አይሆንም አሁን ያለው የወለድ ክፍያው ሰባት በመቶ አካባቢ ሲሆን የዋጋ ግሽበቱ ግን እስከ አስራ አምስት በመቶ ይደርሷል የወለዱን እጥፍ እንደማለት ነው በዚህ ሂደት ገንዘቡ ቢቀመጥ የመግዛት አቅሙ በእጥፍ ይቀንሳል በመሆኑም የዋጋ ግሽበትን ለመቆጣጠር መንግስት የተለያዩ አማራጮችን በመውሰድና ለፍጆታ የሚውሉ ምርቶች ላይ ቁጥጥር በማድረግ የዋጋ ማረጋጋት ስራ በመስራት ከወለዱ ጋር ተመጣጣኝ ማድረግ ይጠበቅበታልበተያያዘ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ መሻሻል ቢኖርም የውጭ ምንዛሬ እጥረትን ተከትሎ የብር የመግዛት አቅም መቀነስም አንዱ ለቁጠባ ተግዳሮት ነው ይሄ ሲፈጠር አንዳንዱ በጥቁር ገበያ ገንዘቡን ለመያዝ ይሞክራል ይሄ ገንዘብ በየግለሰቦች እጅ ስለሚኖር በባንክ የሚቀመጠውንና ለኢንቨስትመንት የሚውለውን ቁጠባ ይጎዳል ከዚህ ጋር ተያይዞ ከወለድ ነፃ አገልግሎት መጠቀም የሚፈልገውም ህብረተሰብ ብዙ ነው ስለዚህ በባንኮች በተደራቢነት ከተጀመረው አገልግሎት በተጨማሪነት ራሱን የቻለ ከወለድ ነፃ አገልግሎት የሚሰጥ ባንክ ቢፈጠር ከወለድ ጋር የተያያዘ ስራ መስራት የማይፈልግም ቀጥታ ወደ ኢንቨስትመንቱ እንዲገባ ማድረግ የቁጠባ ባህልን ያበረታታል ሲሉ ተናግረዋል ከፕላንና ልማት ኮሚሽን የተገኘው መረጃ እንደሚያመለክተው በ2010 በጀት አመት የሀገር ውስጥ ኢንቨስትመንት ከጠቅላላ የሀገር ውስጥ ምርት ያለው ድርሻ 34 ነጥብ አንድ በመቶ ሆኖ ተመዝግቧል ይህም በበጀት አመቱ ይደረስበታል ተብሎ ከተተነበየው አመታዊ ግብ አንፃር ሲታይ የአምስት ነጥብ ዘጠኝ በመቶ ያነሰ ነው በአንፃሩ ጠቅላላ የሀገር ውስጥ ቁጠባ ምጣኔ በ2009 ከነበረበት የ22 ነጥብ አራት በመቶ በ2010 በጀት አመት ወደ 24 ነጥብ ሶስት በመቶ ከፍ ብሏል ይህም በቁጠባና ኢንቨስትመንት መካከል ያለው የሀብት ክፍተት ከጠቅላላ የሀገር ውስጥ ምርት ያለው ድርሻ 10 በመቶ ሆኖ የተመዘገበ ሲሆን ይህም ካለፉት አመታት አፈፃፀሞች አኳያ ሲታይ የመጥበብ አዝማሚያ አሳይቷልምሁራኑ እንዳሉት በአሁኑ ወቅት በሀገሪቱ ያለው ቁጠባ ኢንቨስትመንቱን ሊሸከመው አይችልም በመሆኑም መንግስት ወጪውን መቀነስ ግለሰቦችም ከሚተርፋቸው ሳይሆን ካላቸው ላይ መቆጠብ እንደ እቁብ አይነት ባህላዊ የቁጠባ ዘዴዎችን ወደ ዘመናዊነት መለወጥ እንዲሁም ህዝቡ ቆጥቦ የልማቱ ተጠቃሚ መሆኑን በተግባር ማሳየት ይገባል ይሄ ሲሆን ቁጠባ ያድጋል ይበረታታል በዚህ መልኩ እየቆጠብን በራሳችን ወጪ ኢንቨስትመንቱን እያስፋፋን ካልሄድን በየአመቱ ከየትምህርት ተቋማቱ እየተመረቁ የሚወጡትን ማስተናገድ አይቻልም ይሄ ማለት የሀገሪቱ ሀብት ፍትሀዊ ተጠቃሚነት ላይ ጥያቄ ያስነሳል ይሄን ተከትሎ ፖለቲካዊ ቀውሶች መፈጠራቸው አይቀሬ ይሆናል ራስወርቅ ሙሉጌታ
https://www.press.et/Ama/?p=305
784
5,670
ኖህ ሪል እስቴት ነገ 200 ቤቶችን ያስረክባል
ቢዝነስ
Monday, 03 June 2019 15:19
1104
 ያልተገነባ አንሸጥም በሚል መርሁ የሚታወቀው ኖህ ሪል እስቴት መካከለኛ ገቢ ላላቸው ሰዎች የገነባውን 200 ባለ 4 ፎቅ የመኖሪያ አፓርትመንቶች ነገ ለባለቤቶቹ እንደሚያስረክብ አስታወቀ ባለፈው ረቡእ ድርጅቱ በቤስት ዌስተርን ሆቴል በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ ኖህ ጋርደን ፌዝ 1 በማለት የሰየማቸው 200 ቤቶች ድርጅቱ ከገነባቸው 21 ፕሮጀክቶች አንዱ መሆኑን ጠቅሶ የመኖሪያ አፓርትመንቶቹ ባለ 4 ፎቅ መሆናቸውን ገልጿል አፓርትመንቶቹ በአንድ ፎቅ ላይ ሁለት ወይም ሶስት የመኝታ ክፍሎች ሲኖራቸው ዋጋቸውም ከ11ሚ እስከ 25 ሚሊዮን ብር ስለሆነ መካከለኛ ገቢ ያለው ሰው ሊገዛቸው የሚችላቸውና ከባንክ ጋር በ3 አመት የሚከፈል የቤት መግዣ ብድር ሞርጌጅ መመቻቸቱ ታውቋል ኖህ ሪል እስቴት በዚህ አመት  2019 ሌሎች 3 ፕሮጀክቶችን ለማስረከብ ማቀዱን ጠቅሶ ለባለቤቶቹ የተላለፉትን አፓርትመንቶች  የንፅህናና የጥገና ተግባራት ሙሉ ለሙሉ የሚያከናውነውን RUC የተባለ የመኖሪያ አካባቢ አስተዳደር ማቋቋሙን ገልጿል  
https://www.addisadmassnews.com/index.php?option=com_k2&view=item&id=23595:%E1%8A%96%E1%88%85-%E1%88%AA%E1%88%8D-%E1%8A%A5%E1%88%B5%E1%89%B4%E1%89%B5-%E1%8A%90%E1%8C%88-200-%E1%89%A4%E1%89%B6%E1%89%BD%E1%8A%95-%E1%8B%AB%E1%88%B5%E1%88%A8%E1%8A%AD%E1%89%A3%E1%88%8D&Itemid=240
116
45,069
ባለሥልጣኑ ድንገተኛ የጎርፍ አደጋዎችን ለመከላከል ዝግጅቶችን ማጠናቀቁን አስታወቀ
ሀገር አቀፍ ዜና
July 26, 2017
Unknown
በአዲስ አበባ  ከተማ  በክረምት  ወቅት  ሊከሰቱ  የሚችሉ  ድንገተኛ የጎርፍ አደጋዎች ጉዳት እንዳያደርሱ  ከወዲሁ  ለመከላከል  ቅድመ ዝግጅቶችን   ማጠናቀቁን    የአዲስ አበባ  የእሳትና  ድንገተኛ አደጋዎች  መከላከልና  መቆጣጣር ባለስልጣን አስታወቀ  የባለስልጣኑ የህዝብ ግንኙነት ሀላፊ አቶ ሰለሞን መኮንን  ለዋሚኮ እንደገለፁት ባለስልጣኑ   በክረምቱ  የሚያጋጥሙ የጎርፍ  አደጋዎች በህብረተሰቡ  ላይ ጉዳት እንዳያደርሱ ለመከላከል  24  ሰአት ዝግጁ ሆኖ እየተጠባበቀ ይገኛል ባለስልጣኑ  በአዲስ አበባ ከተማ በተደጋጋሚ ለጎርፍ  አደጋ የሚጋለጡ  አካባቢዎችን በመለየት ዝግጅት  ማድረጉንና  ከኤሌክትሪክ መስመር  ዝርጋታዎች   ጋር በተያያዘ  የሚያጋጥሙ የእሳት አደጋዎችን  ለመከላከል   ዝግጁ መሆ ኑን  አቶ ሰለሞን ተናግረዋል  የባለስልጣኑ  ሰራተኞች  ድንገተኛ  የጎርፍና  የእሳት  አደጋዎችን  በመከላከል  ረገድ  ህብረተሰቡ  ግንዛቤ እንዲጨብጥም  የተለያዩ በራሪ ወረቀቶችን  በተለያዩ  አካባቢዎች  እያሰራጩ  ይገኛሉ ብለዋል   የአዲስ  አበባ  የእሳትና  ድንገተኛ አደጋዎች መከላከልና መቆጣጣር  ባለስልጣን  ድንገተኛ አደጋዎችን  ለመከላከል አስፈላጊው  ዘመናዊ መሳሪያዎችንና  የሰው ሀይልን በማደራጀት   አገልግሎት እየሰጠ ነው
https://waltainfo.com/am/31735/
121
45,385
ቻይና 31 ዜጎቿ በዛምቢያ መታሰራቸው ቅር እንዳሰኛነት ገለጸች
ፖለቲካ
June 7, 2017
Unknown
በዛምቢያ በማእድን  ፍለጋ  ዘርፍ  የተሰማሩ  31  ዜጎቿ  ያላግባብ መታሰራቸው  ቀር እንዳሰኛት ቻይና ገለፀች  ዛምቢያ በበኩሏ ቻይናውያኑ ህግን በመተላለፋቸው ምክንያት ነው ለእስር መዳረጋቸውን ተናግራለች ቻይናውያን መታሰራቸው የሁለቱን አገራት ግንኙነት እንዳያሻክር ተሰግቷልዛምቢያ በማእድን ፍለጋ ላይ የተሳተፉ ዜጎቿ በዛምቢያ ባለስልጣናት ለእስር መዳረጋቸውን በመጠቆም ቻይና ለዛምቢያ ወቀሳ አቅርባለችበዛምቢያ በማእድን ፍለጋ ዘርፍ የተሰማሩ 31 ዜጎቿ ያለአግባብ መታሰራቸው ቻይናን ቅር አሰኝቷልየቻይና የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር መስሪያ ቤት ከፍተኛ ባለስልጣን ዛምቢያ ቻይናውያኑን ለማሰር ምንም ምክንያትና ማስረጃ የላቸውም በማለት ድርጊቱን አውግዘዋልቻይናውያኑ በአናሳ እድሜ ላይ የሚገኙ ልጆችን ቀጥረዋል እንዲሁም ያለተፈቀደ የሚሸት እፅዋትን ይዘው ተገኝተዋል በሚል መከሰሳቸውን ቢቢሲ በዘገባው አመልክቷልቻይና በዛምቢያ በተለይም በመዳብ ማእድን ዘርፍ በከፍተኛ ደረጃ ኢንቨስት እንደምታደርግ መረጃው ይጠቁማልቻይናውያኑ ከዛምቢያ መዲና ሉሳካ በስተሰሜን 420 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ በምትገኘው ቺንጎላ ከተማ ነው በቁጥጥር ስር ውለው የታሰሩትየዛምቢያ የአገር ውስጥ ሚኒስትር ስቴፈን ካፕዮንጎ ወደ ዛምቢያ የሚመጡ የውጭ ዜጎች የአገሪቱን ህግ አክብረው ሊሰሩ ይገባል ህግን ሲተላለፉ ዝም ብለን አናያቸውም ህግ የሚጥሱ አካላት ተጠያቂ ይሆናሉ በማለት ቻይናውያኑ የታሰሩት ህግን ተላልፈው በመገኘታቸው እንደሆነ ገልፀዋልበቻይና ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የአፍሪካ ጉዳዮች ዋና ዳይሬክተር ሊን ሶን ጊታን ህገ ወጥንትን መከላከል ተገቢነቱ እንደማያጠያይቅ ገልፀው ዜጎቻቸው የታሰሩበት ምክንያት ግን በማስረጃ የተደገፈ አይደለም ብለዋልክሱን በተመለከተ ማንም አይነት ማስረጃ አለመቅረቡን ቻይና ማስታወቋን ሮይተርስ ዘግቧልለእስር ከተዳረጉት ውስጥ ነፍሰ ጡርና በወባ በሽታ እየታመሙ ያሉ ሰዎች እንደሚገኙባቸው ተመልክቷል   እኤአ በ2010 ሁለት የቻይና የማእድን ኩባንያ ስራ አስኪያጅ ሰራተኞች ላይ በተተኮሰ ጥይት የግድያ ሙከራ ተደርጎ  እንደነበር ይታወሳል       ከሁለት አመት በፊት በዛምቢያ የከሰል ማእድን ዘርፍ አካባቢ በተነሳ ተቃውሞ አንድ የቻይና ኩባንያ  ስራ አስኪያጅ በዛምቢያ የማእድን ሰራተኞች መገደላቸው  በተለያዩ  መገናኛ ብዙሀን  መዘገቡ የሚታወስ ነው  
https://waltainfo.com/am/32986/
238
50,737
“አዲስ አበባ በዓለም መጎብኘት ካለባቸው 21 ምርጥ ቦታዎች አንዷ ናት” – ኮንዴ ናስት ትራቭለር መጽሔት
ሀገር አቀፍ ዜና
December 3, 2020
Unknown
አዲስ አበባ እንደ አውሮጳዊያኑ አቆጣጠር 2021 በአለም ላይ መጎብኘት ካለባቸው ምርጥ ቦታዎች አንዷ መሆኗን ታዋቂው የአሜሪካ የጉዞ መፅሄት ኮንዴ ናስት ትራቭለር ገለፀመፅሄቱ ከተማዋ እንደ ስሟ እየሆነች መጥታለች ብሏልመቀመጫውን ኒውዮርክ ያደረገው ታዋቂው የጉዞ መፅሄት እንደዘገበው በቀጣዩ የአውሮጳዊያን አመት በአለማችን መጎብኘት አለባቸው ያላቸውን 21 ምርጥ ቦታዎች ይፋማደረጉን ኢዜአ ዘግቧልበኮቪድ19 ወረርሽኝ በተጣሉ ገደቦች ምክንያት እየተጠናቀቀ ባለው የአውሮጳዊያኑ አመት ሰዎች እንደልባቸው መንቀሳቀስ እንዳልቻሉ መፅሄቱ አስታውሷልበአመቱ ውስጥ ሰዎች ጉዞ ባያደርጉም ለጉዞ ያላቸው ፍላጎትና ጉጉት አሁንም እንዳልተገታና ከአንድ ወር ባነሰ ጊዜ የሚገባው አዲሱ አመት ዳግም ወደ ጉዞ  የሚገቡበት ይሆናል ብሏልከቅርብ አመታት ወዲህ የኢትዮጵያ ስምና ዝና እየጨመረ መጥቷል ያለው መፅሄቱ እንደ አውሮጳዊያን አቆጣጠር በ2017 መጨረሻ የተጀመረው የኤሌክትሮኒክስ ቪዛ አገልግሎት አገሪቷን ለመጎብኘት ያለውን ሂደት እንዳቀለለውና የቱሪዝም ዘርፍ 48 ነጥብ 6 በመቶ እድገት እንዲመዘግበት ማድረጉን ገልጿልመፅሄቱ ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ የኖቤል የሰላም ሽልማት ማግኘታቸው የአለምን ትኩረት መሳቡን አንስቷልጎብኚዎች በተባበሩት መንግስታት ድርጅት የትምህርት የሳይንስና የባህል ተቋም ዩኔስኮ ዘጠኝ የሚዳሰሱ ቅርሶች የተመዘገበላትን ኢትዮጵያን ሊጎበኙ ሲመጡም አዲስ አበባን መዳረሻቸው እንዲያደርጉም ጠቁሟልባለፈው አመት የተከፈተው ባለ ብዙ ገፅታው የአንድነት ፓርክ በ19ኛው ክፍለ ዘመን በተሰራው ቤተ መንግስት ቅጥር ግቢ 16 ነጥብ 2 ሄክታር ቦታ መያዙን ገልጿልጎብኚዎች በፓርኩ በሚገኙ በግድግዳ የስነጥበብ ስራዎች አገር በቀል እፅዋትና የተቀረፁ ምስሎች በያዙ የአትክልት ስፍራዎች መጓዝ ይችላሉ የዘጠኙን ክልሎች ባህል የሚያሳዩ ድንኳኖችንም ይመለከታሉ ብሏልበጥላ ውስጥ ያሉ ፊቶች የኢትዮጵያን ታሪክ በጥልቅ የሚዳስስና የንጉሳዊውን ስርአት የገለበጠው የደርግ መንግስት የቀይ ሽብር ጊዜና የደርግ የፖለቲካ እስረኞች የደረሰባቸውን ስቃይ እንደሚያሳይ ያትታልመፅሄቱ በአዲስ አበባ በስተሰሜን በኩል 20 ደቂቃ ከተጓዙ በኋላ ለአየር ንብረት ተስማሚ አዲስ ፈጠራ የታከለበት የመዝናኛና የማረፊያ ቦታ የእንጦጦ ፓርክ እንደሚገኝም ይገልፃልበባህር ዘፎች በተከበበውና በ1 ሺህ 295 ሄክታር መሬት ላይ የተንጣለለው የእንጠጦ ፓርክ በውስጡ ረጅም ርቀት ጉዞ የሚደረግባቸው ቦታዎች የብስክሌትና የፈረስ መጋለቢያ ስፍራዎች ኢላማ መተኮሻ የቡድን ተኩስ ስፖርት መጫወቻ ፔይንትቦል የመወዳደሪያ መኪኖችና በኢትዮጵያ የመጀመሪያው የገመድ ወይም ኬብል ላይ መጓጓዣ ስለመኖሩም ጠቅሷልጎብኚዎች በእንጦጦ ፓርክ ምሽቱን በኩሪፍቱ ሪዞርት በማሳለፍ  በኮከብ ከደመቀችው ሰማይ ስር ሆኖ በፓርኩ በተዘጋጁት አነስተኛ የድንኳን ማደሪያዎች ጊዜ ማሳለፍ እንደሚችሉ መፅሄቱ አመልክቷልበተጨማሪም አዲስ አበባን መጎብኘት ማለት ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ በሚገኘው የአለማችን የመጀመሪያው ከንኪኪ ነፃ የተጓዦች ተርሚናል ማለፍ እንደሆነና የተርሚናሉ ግንባታ ለብዝሀ ህይወት ጥበቃ ትኩረት መስጠቱን ይገልፃልባለፈው አመት የተከፈተው የኢትዮጵያን እምቅ የእስልምና ሀይማኖት ቅርሶችን የያዘው ቢላሉል ሀበሺ ሙዚየምም በመዲናዋ ይገኛል ብሏልየፓርኮች ግንቦታ መጀመሩ ከተማዋ በያዘችው ፍጥነት መጓዟን እንደምትቀጥል እንደሚያሳይ ጠቅሶ አዲስ አበባ ከአስርት አመታት በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ እንደ ስሟ እየኖረች ነው ይላል መፅሄቱ በዳሰሳውየአሜሪካው ታዋቂ የጉዞ መፅሄት ኮንዴ ናስት ትራቭለር አንጎላና ጋናን ከአፍሪካ መጎብኘት ያለባቸው በማለት የምርጥ ቦታዎች ዝርዝር ውስጥ አካቷቸዋልኒው ዮርክ ከተማ ሂልድስበርግካሊፎርኒያ ቤርሙዳ ቺያፓስ ሜክሲኮ ኪዮቶ ጃፓን ኖቫ ስኮቲያ ካናዳ ኢጣሊያ ኦስሎ ኖርዌይ ጠረፋማ የእንግሊዝ አካባቢዎችና ሆኪያንጋ ኒውዚላንድ  መጎብኘት አለባቸው ከተባሉት 21 ምርጥ ቦታዎች ውስጥ ይገኙበታልበኮንዴ ናስት አለም አቀፍ የመገናኛ ብዙሀን ኩባንያ የሚተዳደረው የአሜሪካ ታዋቂ የጉዞ መፅሄት ከ33 አመታት በፊት መቋቋሙን መረጃዎች ያመላክታሉ
https://waltainfo.com/am/%e1%8a%a0%e1%8b%b2%e1%88%b5-%e1%8a%a0%e1%89%a0%e1%89%a3-%e1%89%a0%e1%8b%93%e1%88%88%e1%88%9d-%e1%88%98%e1%8c%8e%e1%89%a5%e1%8a%98%e1%89%b5-%e1%8a%ab%e1%88%88%e1%89%a3%e1%89%b8%e1%8b%8d-21/
420
4,063
የኢንቨስትመንት ውጤታማነት የሚለካው በሚያስገኙት የሥራ እድል እንደሚሆን ተጠቆመ
ሀገር አቀፍ ዜና
August 20, 2019
20
በቀጣይ የሚካሄዱ የኢንቨስትመንት ስራዎች ውጤታማነት የሚለካው በሚያስገኙት የስራ እድል እንደሚሆን ይጠበቃል የዘርፉ ባለሙያዎች የስራ እድል ፈጠራው የኢንቨስትመንት ስራ መለኪያ እንዲሆን የአገሪቱን ስራ አጥ ቁጥር ትርጉም ባለው ሁኔታ ሊቀርፍ የሚችል ኢንቨስትመንት ሊኖር ይገባል ሲሉ ያመለክታሉ የምጣኔ ሀብት ባለሙያው አምባሳደር ጥሩነህ ዜና በርካታ ሀገሮች ብዙ ስራ አጦችን ሊቀጥሩ የሚችሉ ባለሀብቶችን ለመሳብ እንደሚሰሩ ጠቅሰውባለሀብቶች ኢንቨስት በሚያደርጉት መጠን ምን ያህል ሰው ቀጥረዋል የሚለውን እንደሚፈትሹም ይገልፃሉየኢትዮጵያ መንግስትም ለእንደዚህ አይነቶቹ ባለሀብቶች ማበረታቻ በማድረግ ለመሳብ እንደሚሰራ ይናገራሉ አምባሳደር ጥሩነህ እንዳብራሩት አንዳንዶቹ የኢንቨስትመንት ፕሮጀክቶች ካፒታል በብዛት የሚጠቀሙ ካፒታል ኢንቴንሲቭ ናቸውለምሳሌ ባለሀብቱ አንድ ሚሊዮን ብር ኢንቨስት ሊያደርግ ይችላል ከዚህ ብር ውስጥ በ800 ሺ ካፒታል ሸቀጦችን ይገዛል200 ሺውን ደግሞ ለስራ ማስኬጃ ያደርጋል ይህ እንግዲህ አራት እጅ ካፒታል ሲሆን የቀረው ደግሞ አንድ እጁ ነው ይህን በግልባጩ ማየት ቢቻል ደግሞ ባለሀብቱ አንድ ሚሊዮን ብር ኢንቨስት ቢያደርግ በ200 ሺው ቀለል ያለ መሳሪያ ገዝቶ በ800 ሺው ደግሞ ብዙ ሰራተኛ ቢቀጠር አንድ ለአራት ሆነ ማለት ነውመንግስት ኢንቨስትመንቱ ሌበር ኢንቴንሲቭ ቢሆን እንደሚያበረታታ እየገለፀ ነው አራት  ለአንድ ከመሆን ይልቅ አንድ ለአራት አደርጋለሁ እያለ ነውአምባሳደሩየጨርቃጨርቅ ኢንዱስትሪን ብንወስድ ብዙ ሰራተኛ ይሸከማል ሌቤር ኢንሴንቲቭ ነውኢንዱስትሪው በባህሪው ካፒታል በብዛት አይጠቀምምበርካታ ኢንቨስተሮች ወደእኛ አገር የመምጣታቸው ምክንያቱም ይሄው ነው ኢንቨስተሮቹ ወደ ኢትዮጵያ ሲመጡ የሰው ጉልበት ርካሽ በሆነ አገር መስራት የሚያስገኘው ጥቅም በጣም ከፍተኛ መሆኑን ጭምር አስልተው ነው ሲሉ ያብራራሉይህን መልካም አጋጣሚ መጠቀም እንደሚገባ ነው አምባሳደር ጥሩነህ የሚያስገነዝቡት በኢትዮጵያ ሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ የልማት ምጣኔ ሀብት መምህር ረዳት ፕሮፌሰር ዶክተር ካሳ ተሻገር እንደሚሉትየኢንቨስትመንት ስራ መለኪያው የስራ እድል ፈጠራ ነው ሲባል ከሚለካባቸው መንገዶች ዋናውና ትልቁ ኢኮኖሚው አድጓል አላደገም የሚለው ነው ኢኮኖሚው አደገ ሲባል ትስስሩ ሊወስደን የሚገባው ዜጎች ስራ ማግኘት ችለዋል ወይ ህይወታቸው ተቀይሯል ወይ ወደሚለው ነውለምን ቢባል ምርት አደገ ማለት ከሚገኘው ምርት ዜጋው ተጠቃሚ ይሆናልና በሀገራችን ብዙ ስራ መፍጠር ያልቻልነው ስትራቴጂክ የሆነ አካሄድ ባለመስራታቸን ነው የኢኮኖሚ እድገቱ አለ ግን እድገቱ ይበልጥ በኮንስትራክሽን እንዲሁም በአገልግሎት ላይ የተመሰረተ በመሆኑ ነው የሚሉት ዶክተር ካሳ ሰዎች ከሚያገኙት ገንዘብ እያወጡ የሚገነቧቸው ተቋማት ሌሎች ብዙ ስራ የመፍጠር አቅም እንደሌላቸውም ይጠቅሳሉ ብዙ ዜጎች ስራ እንዲኖራቸው ለማድረግ ትኩረት መሰጠት ያለበት ሰፋ ያሉ ኢንዱስትሪዎች መገንባት ላይ መሆኑን ጠቅሰውእስከ አሁን በማኑፋክቸሪግ ኢንዱስትሪው ላይ ትኩረት ሳይደረግ መቆየቱን ይጠቅሳሉ ስራ ፈጠራ ላይ ትኩረት እያደረገ ያለው መንግስት ብቻ መሆኑን በመጥቀስምየግል ባለሀብቱ ተሳትፎም እንደማይታይ ነው የሚናገሩት በተያዘው በጀት አመት ለሶስት ሚሊዮን ዜጎች የስራ እድል ለመፍጠር መታቀዱ የሚበረታታ እንደሆነም ተናግረው የስራ እድል ፈጠራው ከኢኮኖሚው ጋር ተያይዞ መሄድ መቻል እንደሚኖርበትም ያመለክታሉ ዶክተር ካሳ ባለፉት 27 አመታት የተተኛበት ግብርና ለስራ እድል ፈጠራው ትልቁ ምቹ ሁኔታ ነው ይላሉብዙ ለማምረት ግብአት መጠቀም እንደሚያስፈልግም ያመለክታሉየትኛው ዘርፍ ነው ብዙ የስራ እድል የሚያስገኘው ሲባል የግብርናው ዘርፍኢንዱስትሪው እንዲሁም ከቱሪዝም ጋር ተያይዘው ያሉ ዘርፎች ናቸውበእነዚህ ላይ መንግስት ብቻ ሳይሆን የግል ባለሀብቱም ሆነ መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች በጋራ በመሆን መሳተፍ ይጠበቅባቸዋልየስራ እድል ፈጠራ ባለሙያው ዶክተር ወረታው በዛብህ በበኩላቸውየኢንቨስትመንት ስራ መመዘኛው የስራ እድል ፈጠራ ነው መባሉ አንድ ኢንቨስተር ኢንቨስት በሚያደርግበት አገር ያሉ የስራ አጦችን በምን ያህል መጠን አቀፋቸው የሚለውን ታሳቢ የሚያደርግ መመዘኛ መሆኑን ይጠቅሳሉዶክተር ወሮታው እንደሚናገሩትአንዳንድ ኢንቨስትመንቶች በከፍተኛ ባለሙያዎች የሚሰሩ ይሆንና በቁጥር አነስ ያሉ ሰራተኞችንም ከራሳቸው አገሮች ይዘው እንዲመጡ ሊያስገድድ የሚችል ይሆናል አንዳንዱ ስራ ደግሞ በአገር ውስጥ ባለሙያዎች ሊሰሩ የሚችሉበት ጊዜም ይኖራልስለዚህ ዞሮ ዞሮ የአገሪቱን ስራ አጥ ቁጥር ትርጉም ባለው ሁኔታ ሊቀርፍ የሚችል ኢንቨስትመንት ሲኖር ነው የኢንቨስትመንት ስራ መለኪያው የስራ እድል ፈጠራን ሲይዝ ነው የሚባለውአንዱ ትልቁ መመዘኛ የአገሪቱን ዜጎች ጉልበትና እውቀት ወደ ሀብት መቀየር ሲችሉ ነው እንደ አምባሳደር ጥሩነህ ገለፃቻይና ከድህነት የመውጣቷ ምስጢር ጉልበትን በስፋት የሚጠቀሙ ኢንዱስትሪዎች ላይ በመስራቷ ነውሀገሪቱ የዛሬ 25 አመት አካባቢ የሰው ጉልበት ከሚገባው በላይ ርካሽ ነበርይህን ርካሽ የሰው ሀይል በመጠቀም ቻይናውያን ኢኮኖሚውን ማለዘብ ችለዋልአሁን ከባላገር የሚመጣው ርካሽ የሰው ጉልበት አልቋልሀገሪቱ ርካሽ የሰው ሀይል ፍለጋ የምትሄደው ወደ አፍሪካ ነውከአፍሪካም እንደ ጂቡቲ አይነት አገር ሳይሆን በርካታ የህዝብ ብዛት ወዳላቸው እንደ ኢትዮጵያ ያሉ ሀገሮች ነው የምትሄደውአምባሳደሩ ይህን እድል መጠቀሙ መልካም ነውሲሉ ይናገራሉበሀገራችን ለጨርቃጨርቅ ፋብሪካ ብዙ እድል እየተሰጠ ያለውም በርካታ ስራ አጦችን ለመቅጠር በማሰብ ነው ይላሏንድ ሆቴል ገንብቶ ለ50 ሰው የስራ እድል መፍጠር ይቻላልአንድ ፋብሪካ ተገንብቶም ለ50 ሺ ዜጋ ስራ ማስገኘት ይቻላልስለዚህ ቅድሚያ መሰጠት ያለበት ብዙ የስራ እድል ለሚፈጥረው ነው ሲሉ ዶክተር ካሳ ያመለክታሉ የተለያዩ የውጭ አገር ኢንቨስተሮች ወዷገራችን እንደሚመጡ በተለይ ቻይናውያንህንዳውያንና ሌሎችም የራሳቸውን ሰዎች ይዘውም እንደሚመጡ ጠቅሰውይህን በማድረጋቸው ለራሳቸው የስራ እድል ፈጠሩ እንጂ ለአገር ውስጥ ዜጎች አይደለምና ለዚህ ጉዳይ የራሱ የሆነ ህግ ሊኖረው ይገባልሲሉ ያስገነዝባሉ ይህን የሚቆጣጠር ተቋም ጠንካራ መሆን እንደሚኖርበት ያስገነዝባሉ ሀገሪቱ ከግብርና ወደ ኢንዱስትሪ በምታደርገው ሽግግር ለማኑፋክቸሪንግ ኢንዱስትሪ ግንባታ ትኩረት ሰጥታ እየሰራች ትገኛለችለዚህም በርካታ የኢንዱስትሪ ፓርኮችን ገንብታ ወደ ስራ አስገብታለችፓርኮቹ ለበርካታ ዜጎች የስራ እድል እንደሚፈጥሩ የሚጠበቅ ሲሆን እስከ አሁንም ከ90 ሺ በላይ ለሚሆን የስራ እድል መፍጠራቸውን መረጃዎች ይጠቁማሉ በቀጣይም የኢንዱስትሪ ፓርኮቹን ቁጥር ወደ 30 ለማድረስ ማቀዷን መረጃዎች ይጠቁማሉየዘርፉ ባለሙያዎች እንደሚናገሩት አገሪቱ የኢኮኖሚ እድገቷ ውጤታማ ይሆን ዘንድ ለኢንቨስትመንት ምቹ ልትሆን ይገባልበአገሪቱ ያለው ቢሮክራሲም በአግባቡ ስለማሰራት አለማሰራቱ መፈተሸ ይኖርባታልምክንያቱም ኢንቨስትመንቱ ከሌለ ስራ የለም ማለት ነውየስራ እድል መፈጠር ዜጎች ራሳቸውንም ሀገራቸውንም እንዲጠቀሙ ያስችላልለእዚህ ደግሞ የሚፈጠሩት ኢንቨስትመንቶችም ሆኑ ሌሎች የልማት ስራዎች ለበርካታ ዜጎች የስራ እድል የሚፈጥሩ እንዲሆኑ ማድረግም ያስፈልጋል በዚህም መንግስት ለዜጎች እፈጥራለሁ ብሎ የያዘውን እቅድ ማሳካት ይቻላልየስራ እድል መክፈት ካልተቻለ የዜጎችን ፍትሀዊ ተጠቃሚነት ማረጋገጥ አይቻልምወዳልተፈለገ ድርጊት እንዲገቡ ምክንያትም ይሆናልአዲስ ዘመን ነሀሴ 142011 አስቴር ኤልያስ
https://www.press.et/Ama/?p=16382
772
50,277
በኦሮሚያ ክልል የሚንቀሳቀሱ የፖለቲካ ፓርቲዎች በጋራና በትብብር መንፈስ መሥራት ይገባቸዋል – አቶ ለማ መገርሳ
ፖለቲካ
December 6, 2018
Unknown
በኦሮሚያ ክልል የሚንቀሳቀሱ የፖለቲካ ፓርቲዎች ለአገርና ለክልል ጥቅም በተባበረ መንፈስ በጋራ መስራት እንዳለባቸው  የኦዴፓ  ምክትል  ሊቀመንበር  አቶ ለማ መገርሳ  ተናገሩ       በኦሮሚያ ክልል የሚንቀሳቀሱ የፖለቲካ ፓርቲዎች  የምክክር መድረክ በአዲስ አበባ የኦሮሞ ባህል ማእከል አዳራሽ  የተጀመረ  ሲሆን በኦሮሚያ ክልል በመንቀሳቀስ ላይ የሚገኙ 14 የፖለቲካ ፓርቲዎች አመራሮች  በመሳተፍ ላይ ናቸው አቶ  ለማ በምክክር መድረኩ ላይ  እንደገለፁት የኦሮሞ የፖለቲካ ፓርቲዎች አንዱ አንዱን በመረዳት እና በዘመናዊ የፖለቲካ መስመርን በመከተል  በሽግግር ወቅት ላይ እያገጠመ ያለውን አለመረጋጋት ለማለፍ  ይገባል ብለዋልበተለያዩ  ጊዜ  ጠላት በየእለቱ በሚሰጠን አጀንዳ ላይ እየተባላን ውለን እንድናድር እያደረገ ነው ያሉት አቶ ለማ መገርሳ ከውጭ ሆኖ እሳት እየወረወረብን ኦሮሚያን የብጥብጥ አውድማ ለማድረግ  የሚደረገውን ጥረት ማስቆም መቻል አለብን ብለዋል በክልሉ የሚንቀሳቀሱ አንዳንድ የኦሮሚያ የፖለቲካ ፓርቲዎች ለችግሩ መፍትሄ ከማበጀት ይልቅ ችግሩን የሚያባብሱ ተግባራትን ሲፈፅሙ እንደሚስተዋልም ነው አቶ ለማ የተናገሩትበዚህ መንገድ የሚመጣ ጉዳት የሁላችንም በመሆኑ ችግሩን አንድ ወገን ላይ ጥሎ ከመመልከት ይልቅ በተጠናከረ አንድነት ማለፍ በሚቻልበት ሁኔታ ላይ መስማማት ያስፈልጋል ብለዋልየኦዴፓ የገጠር ፖለቲካ አደረጃጀት ዘርፍ ሀላፊ አቶ አዲሱ አረጋ በመድረኩ ላይ የመነሻ ሀሳብ በማቅረብ በዚህም የኦሮሞ ህዝብ ትግል ከየት ወደየት በሚለው እና አሁን ባለበት ደረጃ ላይ ማብራሪያ ሰጥተዋልአቶ አዲሱ የኦሮሞ ህዝብ ቀጣይ የትግል ምእራፍ አቅጣጫ ዙሪያም በመነሻ ሀሳባቸው በማቅረብ በመድረኩ አብራርተዋል
https://waltainfo.com/am/30656/
184
10,376
ኢትዮጵያ ከአውሮፓ ኅብረት የሕገ ወጥ የገንዘብ ዝውውር ጥቁር መዝገብ ወጣች፡፡
ሀገር አቀፍ ዜና
May 8, 2020
70
ባህር ዳር ሚያዝያ 302012 አም አብመድ የአውሮፓ ሀብረት አራት የአፍሪካ ሀገራትን በህገ ወጥ የገንዘብ ዝውውር ጥቁር መዝገብ ውስጥ አስገባ ሁለት ሀገራትን ደግሞ መሻሻል እንዳሳዩ በመግለፅ ከጥቁር መዝገብ ሰረዘ ከጥቁር መዝገቡ የወጡት ኢትዮጵያና ቱኒዝያ ናቸውሀብረቱ በአውሮፓ ከሚሽን በኩል አራት የአፍሪካ ሀገራትን በህገ ወጥ የገንዘብ ዝውውርና ሽብርተኝነትን በገንዘብ መደገፍ ወደ ጥቁር መዝገቡ ጨምሯል አዲስ ጥቁር መዝገቡ ውስጥ የተቀላቀሉት ቦተስዋና ጋና ሞሪሽየስና ዝምባብዌ ናቸው ይህም በሀብረቱ በጥቁር መዝገብ የገቡ ሀገራትን ቁጥር ወደ 22 ከፍ አድርጎታልየአውሮፓ ሀብረት ከሰሜን ኮሪያ በቀር ሁሉም በጥቁር መዝገብ ውስጥ የገቡ የአለም ሀገራት የተሰጣቸውን አስተያዬት ተቀብለው ለውጥ እንደሚያመጡ ተስፋ አድርጓል ከችግሩ ለመውጣት በሀገራቱ ሰፊ ጥረት እንደሚጠይቅ ደግሞ የአውሮፓ ኮሚሽን አመላክቷልሮይተርስ አገኘሁት ያለው መረጃ እንደሚያመለክተው ህገ ወጥ የገንዘብ ዝውውር የአውሮፓ ሀብረትን የፋይናንስ ስርአት በጉልህ ተፅእኖ እያሳደረበት ነው
https://www.amharaweb.com/%e1%8a%a2%e1%89%b5%e1%8b%ae%e1%8c%b5%e1%8b%ab-%e1%8a%a8%e1%8a%a0%e1%8b%8d%e1%88%ae%e1%8d%93-%e1%8a%85%e1%89%a5%e1%88%a8%e1%89%b5-%e1%8b%a8%e1%88%95%e1%8c%88-%e1%8b%88%e1%8c%a5-%e1%8b%a8%e1%8c%88/
116
7,693
ምክትል ከንቲባ ታከለ ኡማ በፍሬህይወት ቁጥር አንድ የአፀደ ህጻናትና የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት ጎበኙ
ሀገር አቀፍ ዜና
2021-01-04
689
ትናንት ሀዳር 172012 ልደታ ክፍለ ከተማ በሚገኘው ፍሬህይወት ቁጥር አንድ የአፀደ ህፃናትና የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት በርካታ ተማሪዎች የጤና መታወክ ያጋጠማቸው ሲሆን ዛሬ ሀዳር 182012 ምክትል ከንቲባ ታከለ ኡማ  በመገኘት የመማር ማስተማር ሂደቱን ጎብኝተዋል ምክትል ከንቲባው ብጉብኝታቸው ወቅት እንደገለፁት በትምህርት ቤቱ የተከሰተው የጤና መታወክ ከምግብ መመረዝ ጋር ግንኙነት እንደሌለው እና ተማሪዎቹ በመልካም ጤንነት እንደሚገኙ ገልፀዋልፍሬህይወት ቁጥር አንድ የአፀደ ህፃናትና የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት ሀዳር 172012 ጠዋት ላይ 25 ተማሪዎች እና 5 አስተማሪዎች ላይ በተፈጠረው የጤና እክል ምክንያት ወደ ጥቁር አንበሳ እና ዘውዲቱ ሆስፒታሎች ተወስደው ህክምና  ተደርጎላቸው ወደ ቤተሰቦቻቸው መመለሳቸውን የትምህርት ቤቱ ምክትል ርእሰ መምህር ፍርህይወት አዳል ለአዲስ ማለዳ መግለፃቸው የሚታወስ ነውበቦታው የተገኙት አዲስ አበባ ጤና ቢሮ  ባለሞያዎች ተማሪዎች ጠዋት የተመገቡት ምግብ ለምርመራ ናሙና መውሰዳቸውን የገለፁ ሲሆን ምርመራው እንደተጠናቀቀ ውጤቱን ይፋ እንደሚያደርጉ ገልፀዋልበከተማ አስተዳደሩ ከሚሰሩ ስራዎች አንዱ የሆነው የምገባ ፕሮግራሙን ተቋማዊ ለማድረግ በከተማው ምክር ቤት በአዋጅ እንደሚፀድቅ እና ተቋሟዊ በሆነ መልኩ የምገባ መርሀግብሩ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ታከለ ኡማ  ጉብኝት ባደረጉበት ወቅት አስታውቀዋል
https://addismaleda.com/archives/8457
150
8,176
የማስተማሪያ ቋንቋ ጉዳይ
ፖለቲካ
2021-01-04
681
ቤተልሄም ነጋሽ የአፍ መፍቻ ቋንቋን ትምህርት ለማስተማር ተግባራዊ የተደረገውን ፖሊሲ በተመለከተ የሀረሪ ክልልን እንደማሳያ ተጠቅመው እንዲሁም በጉዳዩ ዙሪያ የተጠና ጥናትን ዋቢ አድርገው ፖሊሲው ከአተገባበሩ ጋር አልተጣጣመም ሲሉ መከራከሪያቸውን ተግዳሮት ካሏቸው ነጥቦች ጋር አቅርበዋል ፖሊሲው ክለሳና ማሻሻያ ያስፈልገዋልም ሲሉም አፅንኦት ሰጥተዋል  ከኹለት አመታት በፊት ይመስለኛል የኢፌዴሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አንስቶ የተወያየበት አንድ አንገብጋቢ ጉዳይ የመገናኛ ብዙኀንን ትኩረት ስቦ ነበር ፓርላማው ያለው በአፍ መፍቻ ቋንቋቸው ተምረው ዩኒቨርሲቲ ገብተው ትምህርታቸውን የጨረሱ ከክልሎች የመጡ ተመራቂዎች በፌደራል መስሪያ ቤቶች የስራ እድል ማግኘት አልቻሉም ምክንያቱም የፌደራል የስራ ቋንቋ የሆነውን አማርኛ መናገር ስለማይችሉይህ ጉዳይ ቀደም ብሎ በአንድ አለም አቀፍ ድርጅት ስሰራ የነበረኝን ገጠመኝ የሚያስታውስ ነው በጋምቤላ ክልል የተለያዩ ስራዎችን ይሰራ የነበረው የዚያን ጊዜ ቀጣሪዬ በጋምቤላ ስራውን የሚያስተባብር የጤና ባለሙያ ቀጥሮ ነበር በኋላ ብለምደውም በመጀመሪያ ያስገረመኝ የስራ ባልደረባዬ አማርኛ ቋንቋ ስለማይችል በእንግሊዝኛ ለመነጋገር መገደዳችን ነበርአገራችን ልጆችን አንደኛ ደረጃ ትምህርት በአፍ መፍቻ ቋንቋ ማስተማር ከጀመረች ከኹለት አስርት አመታት በላይ ተቆጥሯል ይህ አሰራር የሚለወጥበት ሁኔታ መኖሩን ባላውቅም በአጠቃላይም የትምህርት ስርአቱ ችግሮች እንዳሉበት ታይቶ አዲስ ፍኖተ ካርታና ምናልባት ከቀደመው እኛ ከተማርንበት ጋር ተመሳሳይ ወደ ሆነ አሰራር የመመለስ ተግባር መጀመሩ ሁላችንም የምናውቀው ነው በበኩሌ በአፍ መፍቻ ቋንቋ የማስተማር ጉዳይም አብሮ ቢታይ እላለሁሀረሪ እየተባለ በሚጠራው ሀረር ከተማ ተወልጄ ባድግም በአዲሱ የትምህርት ስርአት ሳይሆን በቀደመው 12ኛ ክፍል ማትሪክ ተፈትኜ ያለፍኩ በመሆኑ እንደዛሬው ዘመን 10ኛ ክፍል ላይ በአስገዳጅነት የሀረሪ ቋንቋ ተምሬ ፈተና የምቀመጥበት አግባብ አልነበረም ለነገሩ በክልሉ የሚገኙ ተማሪዎች 10ኛ ክፍል ላይ ሀረሪ በቀድሞው አጠራር አደርኛ የሚባለውን ቋንቋ በሁሉም ትምህርት ቤቶች እንደ አንድ የትምህርት አይነት ተምረው ለብሄራዊ ፈተና እንደሚቀመጡ የሰማሁት በቅርቡ በከተማው በመምህርነት ስራ ላይ ተሰማርተው ከሚገኙ የቤተሰቤ አባላት ነውየወሬው መነሳት ምክንያት መምህራኑ ራሳቸው ትኩረት የማይሰጡት የመማር ማስተማር ስራ አመቱ መጨረሻ ፈተና ሲመጣ ተማሪዎቹ ምንም ሳይማሩ እየተፈተኑ ውጤት እያጡ የመሆኑ ዜና ነው ራሳቸው ተናጋሪዎቹና ክልሉ ትኩረት ያልሰጡትን ቋንቋ ለምን ሌላው ተወላጅ እንዲማርና ፈተና ላይ እንዲቀመጥ ያደርጉታል የሚለው ጥያቄም አብሮ ተነስቶ ነበር የሀረሪ ክልል ነገር መቼም ከዚህ በፊት በፃፍኩት ፅሁፍ ለማንሳት እንደሞከርኩት ከሌሎች የአገሪቱ ክልሎች የተለየ ነው ይኸውም ክልሉ የተሰየመበት ሀረሪ ብሄረሰብ በክልሉ ካሉ ነዋሪዎች አብዛኞቹን አይደለም አንድ አራተኛውን የማይሞላ መሆኑ ነው ክልሉ በብሄረሰቡ ቋንቋ ማስተማሩ ይበል የሚያሰኝ ሆኖ ሌሎች መላው የክልሉ ነዋሪ ተማሪዎች ግን እንዲማሩ ማስገደዱ ቋንቋ ምን ይጎዳል ብንል እንኳን በአግባቡ ትኩረት ሰጥቶ ተማሪዎቹ ውጤታማ በሚሆኑበት መልኩ ማስተማር አለበት የሚለው ነው ጉዳዩበተጨማሪም በክልሉ ያሉ ውሱን በኦሮምኛና ሀረሪ ቋንቋ የሚያስተምሩ ትምህርት ቤቶች የትምህርት ጥራት ችግር በተደጋጋሚ የሚነሳባቸው ስለመሆናቸውና የብሄረሰቡን ቋንቋ የሚናገሩ ወላጆችና ከዚያ ብሄር ነን የሚሉ ቤተሰቦች ሳይቀር ልጆቻቸውን በሌሎች ትምህርት ቤቶች ማስተማር እንደሚመርጡም ነግረውኛል ሁኔታውን የተሻለ ለመረዳት እንዲያስችል ስለሀረሪ ክልል መረጃ ለመስጠት ያህል በ19 ቀበሌዎች የተከፈለችውን ሀረር ከተማንና በዙሪያው ያሉ ኦሮምኛ ተናጋሪ 17 ቀበሌ ገበሬ ማሀበራትን ይዞ የተመሰረተው የሀረሪ ክልል በኢትዮጵያ ትንሹ ብቻ ሳይሆን አብዛኛው ህዝቡ በከተማ የሚኖርበት ብቸኛ ክልል ነው በመጀመሪያው የክልል አወቃቀር ክልል 13 ተብሎ የነበረና በነዋሪው ዘንድም የልዩ ልዩ ብሄረሰቦችን ስብጥር የያዘ እንደመሆኑ እንደ ድሬዳዋ የፌደራል ከተማ ይሆናል የሚል ተስፋ የነበረ ሲሆን በኋላ ሀረሪ ክልል የሚለውን ስያሜ አግኝቷልበማእከላዊ ስታትስቲክስ ኤጀንሲ ወቅታዊ ግምት 246 ሺህ ነዋሪዎች ያሉት ሀረሪ ክልል በኤጀንሲው ይፋዊ ግምት መሰረት 5641 በመቶ የኦሮሞ 2277 በመቶ የአማራ 865 በመቶ ደግሞ በድሮው አጠራር አደሬ ለክልሉ መጠሪያ በሆነው በአሁኑ አጠራር የሀረሪ ብሄር ተወላጆች ሲኖሩበት የጉራጌ 434 የሶማሌ 387 የትግራይ 153 የአርጎባ 126 እንዲሁም ሌሎች ተብለው የተጠቀሱ 11 በመቶ ህዝቦች መኖሪያም ጭምር ነውበ1987 ወጥቶ የነበረው የመጀመሪያው የክልሉ ህገ መንግስት ከነበረው ታሪካዊ ሁኔታና በወቅቱ ከሚነገርበት ስፋት አንፃር አማርኛ የክልሉ የስራ ቋንቋ እንዲሆን ሲወስን በ1997 መስከረም ተሻሽሎ የወጣውና አሁን በስራ ላይ ያለው ህገ መንግስት የስራ ቋንቋዎች ሀረሪና ኦሮምኛ መሆናቸውን ይደነግጋል ሆኖም ከተናጋሪ ብዛት አንፃርና የአስተዳደሩ መቀመጫ አብዛኛው የክልሉ አካል ሀረር ከተማ በመሆኑ አሁንም የስራ ቋንቋው አማርኛ ነው በክልሉ ያሉ ትምህርት ቤቶችም ከጥቂት በኦሮምኛና አንድ በሀረሪ ቋንቋ ከሚሰራ ትምህርት ቤት ውጪ 95 በመቶ ትምህርት ቤቶች በአማርኛ የሚያስተምሩ ናቸውበሀረሪ ክልል አብዛኛውን ክፍል በሚይዘው ሀረር ከተማ ከ40 በላይ አንደኛና መለስተኛ ኹለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች የሚገኙ ሲሆን ከትምህርት ቤቱ አራቱ ብቻ በከፊልና ሙሉ በሙሉ ኦሮምኛ የተማርኩበት አንደኛ ሞዴል አንደኛና መለስተኛ ኹለተኛ ትምህርት ቤት ሙሉ በሙሉ ኦሮምኛ እና ቁንድዶና አቦከር በአማርኛና ኦሮምኛ እንዲሁም ኹለቱ ሙሉ በሙሉና በከፊል አማርኛና ሀረሪ በራስ መኮንን ጀጎል የሚገኘው መድረሳ ሙሉ በሙሉ በሀረሪ ከማስተማራቸው በቀር ሌሎቹ ትምህርት ቤቶች የማስተማሪያ ቋንቋቸው አማርኛ ነውበሚገባ የማውቀውን የሀረሪ ክልልን ጉዳይ እንደምሳሌ አነሳሁ እንጂ በሌሎችም የአገራችን ክልሎች የማስተማሪያ ቋንቋ ጉዳይ ጥያቄ የሚያስነሳ ከሆነ ሰንብቷል የተለያዩ ጥናቶች የአፍ መፍቻ ቋንቋን እንደማስተማሪያ መጠቀም በጎ ጎን ያለውን ያህል በትግበራ ችግር ምክንያት አማራጭ የሌላቸው ተማሪዎች ካልሆኑ ሌሎች እንደማይደግፉት ያሳያሉየተባበሩት መንግስታት ድርጅት የህፃናት መርጃ ድርጅት በ2016 እኤአ የቋንቋ ፖሊሲና ትግበራ በህፃናት የመማር ሁኔታ ላይ የሚያመጣው ተፅእኖ በሚል ያወጣው ሪፖርት ጥናቶችን ጠቅሶ እንደሚለው በኢትዮጵያ በጥንታዊ መልክ በ19ኛው ክፍለ ዘመን በነበረው የትምህርት ሁኔታ ትምህርት የሚሰጥበት ቋንቋ ግእዝና አማርኛ የነበረ ሲሆን 1908 እኤአ ዘመናዊ ትምህርት ሲተዋወቅ አረብኛና ፈረንሳይኛ በተጨማሪ የማስተማሪያ ቋንቋ ሆነዋል በኢጣሊያ ወረራ ወቅት ህዝቡን ለመከፋፈል ቋንቋ ለትምህርት ሲውል ከቆየ በኋላ በ1940ዎቹ ከስደት የተመለሱት አፄ ኀይለስላሴ አንድነትን ለማጠናከር በሚል የማስተማሪያ ቋንቋ አማርኛ እንዲሆን አድርገዋል በ1966 ወደ ስልጣን የመጣው ሶሻሊስታዊው የደርግ ስርአት ማይምነትን ለማጥፋት ዘመቻ የተለያዩ የአገሪቱ ቋንቋዎች ስራ ላይ እንዲውሉ ሲያበረታታ ቢቆይም ለመደበኛ ትምህርት ስራ ላይ ግን አማርኛና እንግሊዝኛ ብቻ ጥቅም ላይ ሲውሉ ቆይቷል ከደርግ መውደቅ በኋላ እንዲሁ በ1986 በወጣው ህገ መንግስት አማርኛ የፌደራል የስራ ቋንቋ ሆኖ እንዲቀጥል ሲደነግግ የፌደራሉ አካላት የሆኑ ክልሎች የየራሳቸውን ክልል የስራ ቋንቋ የመወሰን ስልጣን እንደተሰጣቸው ይገልፃልበ1986 የወጣው የቋንቋና ስልጠና ፖሊሲ እንዲሁ በሁሉም ክልሎች ህፃናት በክልሉ በሚነገረው በአፍ መፍቻ ቋንቋቸው የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት እንደሚሰጣቸው ይደነግጋል ሆኖም መንግስት ፖሊሲው ስራ ላይ ከመዋሉ አስቀድሞ የየአካባቢው ቋንቋዎች ስራ ላይ እንዲውሉ በመፍቀዱ ሁሉም ቋንቋ ሊባል በሚችል መልኩ የየአካባቢው የትምህርት ስራ ላይ ውሏልይህ አሰራር የትምህርት ስርአቱን የሚያግዝ ብቻ ሳይሆን አገሪቱን በብዙ ቋንቋዎች በማስተማር የባህልና የቋንቋ ብዝኀነትን በማክበር ልዩ አድርጎ ሲያስቆጥራት አፈፃፀሙ ፖሊሲው ላይ ከተቀመጠው ጋር አብሮ የማይሄድ መሆኑ ሌላ የሚጠቀስ ደካማ ጎን ነው ጥናቶች እንደሚያስረዱት 30 ያህል ቋንቋዎች በትምህርት ማስተማሪያ ቋንቋነት ስራ ላይ ውለዋል ይኸው ተራማጅ ነው የተባለለት ፖሊሲ አፈፃፀም ጥያቄ የሚስነሱ ጉዳዮች እንዳሉበት ባለሙያዎች ሲገልፁ መቆየታቸው የአደባባይ ምስጢር ነው ይህ ክፍተት የሚታየው የፖለቲካ ስልጣን ላይ ያሉት ሳይቀር የተማሩ የሚባሉት በአፍ መፍቻ ሳይሆን በእንግሊዝኛ ትምህርት ወደሚሰጥባቸው በአብዛኛው በግል ወደ ተያዙ ትምህርት ቤቶች እንደሚልኩ ሲታይ ነው ከላይ በጠቀስኩት የሀረሪ ክልል ምሳሌ ሳይቀር ከኦሮምኛ ተናጋሪው የሀረሪ ክፍል ቀበሌ ገበሬ ማሀበራት ሳይቀር ልጆቻቸውን ወደ ሀረር ከተማ ልከው በአማርኛ ቋንቋ ወደሚያስተምሩ ትምህርት ቤቶች መላክን ይመርጣሉከላይ የጠቀስኩት የዩኒሴፍ ሪፖርት እንደሚለው በፖሊሲውና በአተገባበሩ መካከል አለመጣጣም ሊኖር የቻለበት አንዱ ምክንያት ሁሉም የአካባቢ ቋንቋዎች ለማስተማሪያ ቋንቋነት ለመዋል ብቁ አለመሆናቸው መሆኑን ሲጠቅስ ይህም በየአካባቢው ባሉ ተማሪዎች መካከል ትምህርት በእኩልነት መካሄድ እንዳይችል ማድረጉን አንዳንድ አካባቢዎች እንዲበደሉ ጭምር ሆኗል የመምህራን በእነዚህ ቋንቋዎች በበቂ ሁኔታ ሰልጥኖ በብቃት ለማስተማር አለመቻል ሌላው ተግዳሮት ሲሆን ይኸው ሪፖርት በዚህ ምክንያት ክልል ትምህርት ቤቶች በአፍ መፍቻ ቋንቋ ሳይሆን በእንግሊዝኛ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት እንዲሰጡ ግፊት እንዲደረግባቸው ሆኗል ክልሎቹ ደግሞ በእንግሊዝኛ ቋንቋ በሚፈለገው መልኩ የሰለጠነ ብቁ መምህራን የሏቸውም በአፍ መፍቻ ቋንቋቸው የተማሩ ህፃናት ማንበብና መፃፍ በሚፈለገው መልኩ አለመቻላቸው ሌላው ፖሊሲው ሊያመጣ ይችላል ተብሎ ከሚታሰበው የተሻለ የትምህርት አቀባበልና ተሳትፎ ጋር አብሮ አይሄድምየአፍ መፍቻ ቋንቋን ለማስተማሪነት የመጠቀም ጉዳይ ክለሳና ማሻሻያ የሚገባው አስፈላጊነቱም ጭምር ሊፈተሽ የሚገባና አለም አቀፍ ተወዳዳሪ የሆኑ ዜጎች በማፍራት ረገድ ሌሎች የውጪ ቋንቋዎች ጭምር ተካተው ትምህርት የሚሰጥበት ሁኔታ ሊታይ ይገባልቤተልሄም ነጋሽ የፖለቲካ ተግባቦት ባለሙያ ናቸው በኢሜይል አድራሻቸው bethlehemnegmailcom ይገኛሉቅፅ 1 ቁጥር 41 ነሀሴ 11 2011
https://addismaleda.com/archives/6087
1,098
32,983
​ቅድመ ውድድር ዝግጅት – አርባምንጭ ከተማ
ስፖርት
September 21, 2017
Unknown
በ2004 ወደ ፕሪምየር ሊጉ ካደገ ወዲህ በሰንጠረዡ ወገብ ላይ ሆኖ ሲያጠናቅቅ የቆየው አርባምንጭ በ2009 የውድድር ዘመን በውጤት ቀውስ ውስጥ ከመገኘቱ ጋር ተያይዞ የቡድኑ ዋና አሰልጣኝ የነበሩት አሰልጣኝ ዻውሎስ ፀጋዬን እና የክለቡ ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ ጣሳውን ማሰናበቱ የሚታወቅ ነውአርባምንጭ ከተማ በሊጉ ካደረጋቸው 30 ጨዋታዎች 6 ሲያሸንፍ 8 ተሸንፎ በ16 ጨዋታዎች በአቻ ውጤት ሲያጠናቅቅ 25 ጎል አስቆጥሮ 32 ጎል ተቆጥሮበት በ34 ነጥብ 12ኛ ደረጃ በመያዝ ማጠናቀቁ ይታወሳል ቡድኑ የመጨረሻውን ሳምንት ጨዋታ ከኢትዮዽያ ቡና ጋር በአቻ ውጤት ጨዋታን በማጠናቀቁ በሊጉ ሊሰነብት ቻለ እንጂ ላለመውረድ ሲንገዳገድ የነበረ ቡድን ነበር በርካታ ጨዋታዎች በአቻ ውጤት በማጠናቀቅ ቀዳሚው ክለብ ነበር ከዚህ ድክመቱ በመነሳት የተለያዩ የአሰራር የአደረጃጀት እና የአሰልጣኝ ለውጥ በማድረግ ለዘንድሮ ውድድር አመት እየተዘጋጀ ይገኛልአሰልጣኝ ፀጋዬ ኪዳነ ማርያምን ዋና አሰልጣኝ አድርጎ የቀጠረው አርባምንጭ ከተማ ሶስት ተጨዋቾችን ከሀገር ውስጥ ሲያስፈርም በክለቡ ታሪክ የመጀመርያ የሆኑ ሁለት ተጨዋቾችን ደግሞ ከውጭ ማስፈረም ችሏልአርባምንጭ ከተማ ማልያ ጋር በዘንድሮ አመት የማንመለከታቸው ተጨዋቾች ታሪኩ ጎጀሌ አመለ ሚሊኪያስ እና  ታደለ መንገሻ ሲሆኑ ቡድኑ በዘንድሮ አመት ለማገልገል ፊርማቸውን ያኖሩ ተጨዋቾች ደግሞ ሲሳይ ባንጫ ግብጠባቂጅማ አባቡና ታዲዮስ ወልዴ አማካይንግድ ባንክ ዮናታን ከበደ አጥቂ ሀዋሳ ከተማ  ናቸውእንደ ሌላው የደቡብ ክለብ ወላይታ ድቻ ሁሉ የአርባምንጭ ከተማ ማልያን ለመጀመርያ ጊዜ የሚለብሱ ሁለት የውጭ ተጨዋቾች ቡድኑን ተቀላቅለዋል እነሱም ላኪ ሳኒ አጥቂናይጄርያ እና ሰይዶ ባንሴ አጥቂጋና ናቸው አማዙ አሌክስ ተከላካይከጋና ከቡድኑ ጋር የሙከራ ጊዜ እያሳለፈ ሲገኝ ጥሩ እንቅስቃሴ አሳይቶ አሰልጣኞቹን ካሳመነ የሚፈርም ይሆናል ተብሎ ሲጠበቅ ይህ የማይሳካ ከሆነ ሌላ የመሀል ተከላካይ ክለቡ ሊያመጣ እንደሚችል ሰምተናልአርባምንጭ ከተማ ከ20 እና ከ17 አመት በታች በፕሪሚየር ሊጉ የሚሳተፍ ቡድን ባይኖረውም ታዳጊዎችን ከአካባቢው በመመልመል በሚያሳድግበት ባህሉ ቀጥሎ አሁን ከቡድኑ ጋር ተቀላቅለው እየሰሩ የሚገኙ አራት ተጨዋቾችን ተመልክተናል እነሱም ታሪኩ ኰርቶ አምና በጥቂት ጨዋታዎች ላይ ተሰልፏል ዱሬ አንሎ ብሩክ ዋኩ እና እስራኤል ሻጎሌ ናቸው አዲሱ አሰልጣኝ ፀጋዬ ኪዳነ ማርያም ለስልጠና ወደ ሞሮኮ ማቅናታቸውን ተከትሎ ያለፉትን አስራ አምስት ቀናት በምክትል አሰልጣኙ በረከት ደሙ መሪነት በአርባምንጭ ዩንቨሪሲቲ ሜዳ በቀን ሁለት ልመምዱን እየሰራ እንደሆነ ተመልክተናል አማካዩ ምንተስኖት አበራ በጉዳት አዲሱ ፈራሚ ሰይዱ ባንሴ የወረቀት ጉዳይ ለመጨረስ ወደ አዲስ አበባ በመሄዱ ምክንያት ያልተገኙ ሲሆን ፀጋዬ አበራ እና እንዳለ ከበደ በመጠነኛ ጉዳት ሙሉ ልምምድ ያልሰሩ ተጨዋች ናቸው የተቀሩት 25 ተጨዋቾች ግን ልምምዳቸውን ሲሰሩ ተመልክተናልይህንን ዘገባ ለማጠናከር አርባምንጭ ከተማ በተገኘንበት ወቅት ከቡድኑ ጋር ያልነበሩት አሰልጣኝ ፀጋዬ ኪማርያም እና ሰይዶ ባንሴ  ከቡድኑ ጋር ተቀላቅለው ዝግጅታቸውን እንደጀመሩ ሰምተናልምክትል አሰልጣኙ በረከት ደሙ ከሶከር ኢትዮዽያ ባደረጉት ቆይታ ያለፈውን አመት መጥፎ ውጤት ለመቀየር በጠንካራ ዝግጅት ላይ እንደሆነ ተናግረዋል አሰልጣኙ አክለውም የቡድኑ ችግር የነበረው ወጥ አቋም አለማሳየትን ለመቅረፍ እየሰሩ እነንደሎነ ገልፀዋል ብዙ ጨዋታዎች በአቻ ውጤት አጠናቀናል ያም የሆነው ወጥ የሆነ አቋም ካለማሳየት እና ደካማ የሆነው የአጥቂ መስመር አጨዋወታችን ብዙ ጨዋታዎችን ማሸነፍ ስንችል በአቻ ውጤት እንድንጨርስ አድርጎናል ያንን ክፍተታችን ለማሻሻል አዳዲስ ተጨዋቾችን አስፈርመናል እርግጥ ነው በዝውውርር ገበያው ዘግይተን እንደመግባታችን ያሰብናቸውን ልጆች አላገኘንም ያም ሆኖ ቦታውን በትክክል ይሸፍኑልናል ብለን ያሰብናቸውን ልጆች እያስፈርምናል የባለፈው ድክመታችን እንዳይደገም ጠንክረን እንሰራለን እርግጠኛ ነኝ በሊጉ ለዋንጫ ከሚፎካከሩ ቡድኖች አንዱ እንሆናለን ብለዋልከዚህ ቀደም ከአካባቢው የሚገኙ ተጫዋቾች ላይ ብቻ ትኩረት ሲያደርግ የቆየው አርባምንጭ በዚህ ክረምት አሰራሩን በመቀየር የውጪ ተጫዋቾችን ጭምር ማምጣት ቸሏል ክለቡም ለውሳኔው በሀገሪቱ ያለው የአጥቂ ችግር አስተዋፅኦ እንዳደረገ አሰልጣኝ በረከት ገለፀዋል አርባምንጭ በርካታ ተጨዋቾችን የሚያፈራ አካባቢ መሆኑ ይታወቃል ሆኖም ባለፈው አመት ውጤታችን ያየን እንደሆነ የማጥቃት ችግሮች ነበሩብን ይሄንን ችግር ቀርፈን ካሉት ቡድኖች ጋር ተፎካካሪ መሆን ስላሰብን ብቻ የውጭ ተጨዋቾችን አምጥተናል ከዛ በተረፈ ላሉት ታዳጊዎች እና ጥቂት አመት ከክለቡ ጋር ለቆዩ ተጨዋቾች ልምድ ይሰጣሉ በሚል አዳዲስ ተጫዋቾች አምጥተናል እንደሚታወቀው ኢትዮዽያ ውስጥ ብዙ ጠንካራ አጥቂዎች በብዛት አይገኙም ለዛ ነው የውጭ ተጨዋቾችን ያመጣነው እንጂ በሀገር ውስጥ ተጨዋቾች ሳናምን ቀርተን አይደለም የምንፈልገውን ልምድ ካገኘን በኋላ ፊታችንን ወደ ሀገር ውስጥ ተጨዋቾቾች እናዞራለን ብለዋልአርባምንጭ ከተማ ከሊጉ መጀመር በፊት በደቡብ ካስትል ዋንጫ ላይ ይሳተፋል ክለቡ ባለፈው አመት በዚህ ውድድር ላይ ለፍፃሜ ደርሶ በሲዳማ ቡና መሸነፉ ይታወሳል
https://soccerethiopia.net/football/30415
587
25,610
በእጥፍ እያደገ ያለውን የቢራ ምርት በሰፊው ወደ ውጭ ለመላክ የመንግሥት ተሳትፎ ተጠየቀ
ቢዝነስ
15 November 2015
Unknown
በከፍተኛ ደረጃ እያደገ የመጣው የቢራ ኢንዱስትሪ ምርት በአመት ስምንት ሚሊዮን ሄክቶ ሊትር የማምረት አቅም ላይ ደረሰ ቢጂአይ ኢትዮጵያን ጨምሮ የተወሰኑ ቢራ ፋብሪካዎች ምርቱን በአነስተኛ ደረጃ ወደ ውጭ የሚልኩ ቢሆንም በብዛት ለመላክ የመንግስት ተሳትፎ ተጠይቋልየኢትዮጵያ የምግብና መጠጥ ልማት ኢንስቲትዩት መረጃ እንደሚያሳየው በ2004 አም በአገሪቱ የሚገኙ የቢራ ፋብሪካዎች በአጠቃላይ የሚያመርቱት አራት ሚሊዮን ሄክቶ ሊትር ቢራ ነበር ከአራት አመት በኋላ በአሁኑ ወቅት በአገሪቱ የሚገኙ የቢራ ፋብሪካዎች ስምንት ሚሊዮን ሄክቶ ሊትር የማምረት አቅም ላይ መድረሳቸውን ኢንስቲትዩቱ አረጋግጧል ነገር ግን በከፍተኛ ፍጥነት እያደገ ያለው የቢራ ምርት በአሁኑ ወቅት ያለውን ገበያ መሙላት አልቻለም በ2008 በጀት አመት ያሉት የገበያ አመላካቾች የአገሪቱ የቢራ ገበያ ቢያንስ ተጨማሪ ሁለት ሚሊዮን ሄክቶ ሊትር ቢራ እንደሚፈለግ ጠቁመዋልየኢትዮጵያ የምግብና መጠጥ ልማት ኢንስቲትዩት የገበያ ዳይሬክተር አቶ ንጉሴ ገብረ ማርያም ለሪፖርተር እንደገለፁት በቢራ አቅርቦትና ፍላጎት መካከል ክፍተት አለ በእርግጥ ይህ ክፍተት ወቅታዊ ነው በበአላትና በመሳሰሉት ወቅቶች ከፍተኛ ጭማሪ ሲያሳይ በክረምትና በአጿማት ወቅት ደግሞ ይቀንሳል በማለት የሚናገሩት አቶ ንጉሴ በአጠቃላይ ግን የቢራ ገበያ በአቅርቦትም በፍላጎትም ከፍተኛ እድገት እያሳየ ነው ብለዋልቢጂአይ ኢትዮጵያ በአጠቃላይ ከሚመረተው ምርት ውስጥ አራት ሚሊዮን ሄክቶ ሊትር እያመረተ መሆኑ ተገልጿል የቢጂአይ ኢትዮጵያ የሪጅን ስራ አስኪያጅ አቶ ገብረ ስላሴ ስፈር ለሪፖርተር እንደገለፁት ቢጂአይ በአዲስ አበባ በኮምቦልቻና በሀዋሳ ፋብሪካዎቹ አራት ሚሊዮን ሄክቶ ሊትር ቢራ ያመርታልከቢጂአይ በመቀጠል በኢትዮጵያ ቢራ ገበያ ውስጥ በአጭር ጊዜ ውስጥ በከፍተኛ ደረጃ መግባት የቻለው ሀይኒክን በደሌና ሀረር ቢራ ፋብሪካዎችን ከመንግስት በመግዛት ወደ ገበያ ገብቷል በመቀጠልም በአዲስ አበባ ቂሊንጦ አካባቢ ዋልያ ቢራ በማምረት ወደ ገበያው በጥልቀት መግባት ችሏልበደሌና ሀረር በጋራ 13 ሚሊዮን ሄክቶ ሊትር የቂሊንጦ ዋልያ ብቻውን 15 ሚሊዮን ሄክቶ ሊትር የማምረት አቅም አላቸው የሪፖርተር ምንጮች እንደገለፁት ሀይኒከን ዋልያ ቢራ የሚያመርትበት የቂሊንጦ ፋብሪካ ላይ የማስፋፊያ ፕሮጀክት መጀመሩም ታውቋልዳሸን ቢራ ከጎንደር ቢራ ፋብሪካ በተጨማሪ ከአዲስ አበባ በ130 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ በምትገኘው ደብረ ብርሀን ከተማ ራሱን የቻለ ቢራ ፋብሪካ ገንብቷልዳሸን ቢራ ፋብሪካ በነባሩ ጎንደር የሚገኘው ፋብሪካው አንድ ሚሊዮን ሄክቶ ሊትር ቢራ ያመርታል ደብረ ብርሀን ከተማ በ23 ቢሊዮን ብር የተገነባው ቢራ ፋብሪካ ሁለት ሚሊዮን ሄክቶ ሊትር ቢራ የማምረት አቅም ይኖረዋልሜታ ቢራ ፋብሪካን የገዛው ዲያጆ ባካሄደው መጠነ ሰፊ የማስፋፊያ ፕሮጀክት 25 ሚሊዮን ሄክቶ ሊትር የማምረት አቅም ላይ ደርሷል በቅርቡ ወደ ገበያ የገቡት ሀበሻ ቢራና ራያ ቢራ በድምሩ 12 ሚሊዮን ሄክቶ ሊትር የማምረት አቅም አላቸው ሀበሻ ቢራ በቀላሉ ገበያ ውስጥ መግባት የቻለ ሲሆን የሀበሻ ቢራ ኮሜርሻል ዳይሬክተር አቶ ዮናስ አለሙ ለሪፖርተር እንደገለፁት ሀበሻ ቢራ በጥልቀት ወደ ገበያ ከመግባቱ የተነሳ አንድም ሳጥን ቢራ በመጋዘን አያድርም ሀበሻ ቢራ ፋብሪካ ምርቱን በእጥፍ የሚያሳድግበትን የማስፋፊያ ፕሮጀክት የመጀመር እቅድ አለው ብለዋል ራያ ቢራም እንዲሁ ገበያ ውስጥ በመግባት ላይ እንደሚገኝ ታውቋልየአገሪቱ ኢኮኖሚ በመነቃቃቱ በተለይ ከ21 አመት በላይ ያሉ ወጣቶች ለመዝናናት የሚመድቡት ገንዘብ ከፍ እያለ እንዲመጣ አድርጓል በማለት የሚናገሩ የኢኮኖሚ ባለሙያዎች በዚህ ምክንያት የቢራ ገበያ በስፋት ሊያድግ እንደቻለ ይናገራሉ እነዚህ ባለሙያዎች እንደሚናገሩት ከዚህ በኋላም ኮሜርሻል እርሻዎችና ኢንዱስትሪዎች በመስፋፋት ላይ በመሆናቸውና በተለይ ከተሜነት እየተስፋፋ በመምጣቱ የቢራ ፍላጎት ይጨምራልሁሉም ባለሙያዎች እንደሚያምኑት ግን ይህ የቢራ ገበያ በአገር ውስጥ የተስፋፋውን ያህል ውጭ በመላክ ገበያውን ይበልጥ ማስፋት አልቻለም በእስካሁኑ ቆይታ በተለይ በዋነኛነት ቢጂአይ ኢትዮጵያ ወደ አሜሪካና አውሮፓ ከመላኩ በስተቀር የተቀሩት ቢራ ፋብሪካዎች ገባ ወጣ ከማለት በስተቀር ገበያውን መጠቀም አልቻሉምቅርብ ያሉት የደቡብ ሱዳን የሶማሊላንድ የጂቡቲና የኬንያ ገበያዎችም በሚገባ እንዳልተሰራባቸው ይነገራል የኢትዮጵያ ምግብና መጠጥ ልማት ኢንስትቲዩት የውጭ ገበያውን ለማስፋት የሚያስችል ስራዎችን እንዲያከናውን ሀላፊነት ተሰጥቶታል የኢትዮጵያ ምግብና መጠጥ ልማት ኢንስቲትዩት ገበያ ልማት ዳይሬክተር አቶ ንጉሴ በዚህ ሀሳብ ይስማማሉ ኢንስቲትዩቱ በተለይ ቢራ ወደ ውጭ በመላክ በኩል ያሉ አስቸጋሪ ሁኔታዎችን በማጥናት መፍትሄ ለመስጠት ተዘጋጅቷልየቢጂአይ ኢትዮጵያ ሪጂን ሽያጭ ስራ አስኪያጅ አቶ ገብረ ስላሴ መንግስት ከዚህ በላይ በመሄድ የቢራ ገበያውን በማስፋፋት በኩል ከፋብሪካዎች ጋር ተባብሮ ሊሰራ ይገባል ይላሉ ምክንያታቸውንም ሲያስረዱ ቢጂአይ ወደ ውጭ ቢራ ይልካል ከአገር ውስጥ ገበያ ሲነፃፀር በውጭ ገበያ ያን ያህል አልተሰራም ኢትዮጵያ የቡናና የሰው ልጅ መገኛና በአፍሪካ የውሀ ማማ መሆኗ ለገበያ ትውውቅ ወሳኝ በመሆኑ መንግስት በዚህ ዘርፍ ያለውን እምቅ ሀብት ለመጠቀም ወጥ የሆነ የማስታወቂያ ስራ በውጭ አለም እንዲሰራ ቢያደርግ ጠቀሜታው የጎላ ነው ብለዋል ይህንን ለማድረግ መንግስት ሀላፊነቱን ወስዶ ፋብሪካዎቹን ቢያስተባብር ጥቅሙ የጎላ ስለሆነ አቶ ገብረ ስላሴ የመንግስትን ተሳትፎ ጠይቀዋልመንግስት በዚህ ዘርፍ ያለውን መልካም አጋጣሚ ቢያጤን የውጭ ገበያን በሚገባ በመጠቀም ከፍተኛ የውጭ ምንዛሪ ማግኘት ከማስቻሉም በላይ የቢራ ምርት እድገቱን ጠብቆ እንዲሄድ ማድረግ እንደሚያስችል የዘርፉ ባለሙያዎች ይናገራሉ
https://www.ethiopianreporter.com/article/9421
631
37,246
የደቡብ ሱዳን ተደራዳሪ ኃይሎች ግጭት የማቆም ሥምምነት ተፈራረሙ
ሀገር አቀፍ ዜና
September 12, 2018
Unknown
የደቡብ ሱዳን ተደራዳሪ ሀይሎች ለአምስት አመታት ተቀጣጥሎ የነበረውን ግጭት የሚያከትም ስምምነት ዛሬ ተፈራረሙሁለቱን ወገኖች አዲስ አበባ ላይ ያፈራረመው የምስራቅ አፍሪካ ሀገሮች የልማት በይነ መንግስታት ኢጋድ ነውበስነ ስርአቱ ላይ የድርጅቱ አባል ሀገሮች መሪዎች ተገኝተዋል የዋናዋ አደራዳሪ ሀገር የኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዶር ወርቅነህ ገበየሁ ከዘጋቢያችን ሙክታር ጀማል ጋር አጭር ቆይታ አድርገዋል
https://amharic.voanews.com//a/igad-meeting-9-12-2018/4568860.html
50
9,365
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትህነግ በከፈተው ጦርነት ለተፈናቀሉ ዜጎች የሚውል የምግብና ቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ፡፡
ሀገር አቀፍ ዜና
December 23, 2020
32
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትህነግ በከፈተው ጦርነት ለተፈናቀሉ ዜጎች የሚውል የምግብና ቁሳቁስ ድጋፍ አደረገባህር ዳር ታሀሳስ 142013 አም አብመድ ከተማ አስተዳደሩ ለመከላከያ ሰራዊት የአማራ ልዩ ኀይልና ሚሊሻ በህግ ማስከበር ርምጃው ላሳየው ተሳትፎም አድናቆቱን ገልጿል አዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የአደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን ኮሚሽነር ሰለሞን ፍስሀ 3 ሺህ ኩንታል ጤፍ ስንዴና በቆሎ ድጋፍ መደረጉን ተናግረዋልበአማራ ክልል ካሁን ቀደም ተመሳሳይ ድጋፍ ከከተማ አስተዳድሩ ማድረጉንም አስታውሰዋል በቀጣይም ተደጋግፈን የዜጎችን ኑሮ ለማሻሻል እንሰራለን ነው ያሉት ኮሚሽነሩድጋፉን የተረከቡት የአማራ ክልል ምክትል ርእሰ መስተዳድር ፋንታ ማንደፍሮ ዶክተር እንደተናገሩት የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳድር ያደረገው ድጋፍ ለሌሎች አርአያ የሚሆን ነው ለተደረገው ድጋፍም በክልሉ ህዝብ ስም ምስጋና አቅርበዋል
https://www.amharaweb.com/%e1%8b%a8%e1%8a%a0%e1%8b%b2%e1%88%b5-%e1%8a%a0%e1%89%a0%e1%89%a3-%e1%8a%a8%e1%89%b0%e1%88%9b-%e1%8a%a0%e1%88%b5%e1%89%b0%e1%8b%b3%e1%8b%b0%e1%88%ad-%e1%89%b5%e1%88%85%e1%8a%90%e1%8c%8d-%e1%89%a0/
100
48,947
ፕሬዝደንት ሣህለወርቅ ከዋተር ኤድ ዋና ስራ አስፈጻሚ ጋር ተወያዩ
ሀገር አቀፍ ዜና
June 18, 2019
Unknown
ፕሬዝደንት ሳህለወርቅ ዘውዴ የዋተር ኤድ ዋና ስራ አስፈፃሚን ቲም ዊን ራይትን በፅህፈት ቤታቸው ተቀብለው አነጋገሩ የዋተር ኤድ ዋና ስራ አስፈፃሚ ዊን ራይት ወተር ኤድ የውሀ አቅርቦትን ለማዳረስ የሚያከናውናቸውን ተግባራት በተመለከተ ለፕሬዝደንቷ ገለፃ አድርገውላቸዋልከፕሬዝዳንት ፅህፈት ቤት የተገኘው መረጃ እንደሚያመለክተው በተለይም በኢትዮጵያ የንፁህ መጠጥ ውሀ አቅርቦትን ለማዳረስ እና ንፁህ አካባቢን ለመፍጠር የሚደረገውን ጥረት ለማገዝ ዋተር ኤድ የሚያደርጋቸውን እንቅስቃሴዎች አብራርተዋልፕሬዝደንት ሳህለወርቅ ዘውዴ በበኩላቸው ድርጅቱ የሚያከናውናቸው ስራዎች መልካም መሆናቸውን ጠቅሰው በቀጣይነትም አጠናከሮ እንደሚቀጥል ያላቸውን እምነት ገልፀዋል
https://waltainfo.com/am/32518/
72
47,103
የግንቦት 20 የድል በዓል 24ኛ ዓመት ስናከብር የኢትዮጵያ ህዳሴ እውን ለማድረግ ቃላችንን በማደስ ነው፤ ፕሬዚዳንት ዶ/ር ሙላቱ ተሾመ
ፖለቲካ
May 27, 2015
Unknown
የዘንድሮው ሀያ አራተኛው የግንቦት ሀያ በአል ከብተና ስጋት ወደ ለውጥ አብነት የተሸጋገረች ሀገርኢትዮጵያ በሚል እንደሚከበርም ዶር ሙላቱ ተናግረዋልፕሬዚዳንቱ  በዛሬው እለት በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ እንዳስታወቁት የኢፌድሪ መንግስት የአገሪቱን  ፈጣንና ቀጣይት ያለው ፍትሀዊ እድገት በማረጋገጥ እጅግ ፈጣን እድገት እያስመዘገቡ ከሚገኙ ጥቂት የአለማችን አገራት ተርታ እንድትሰለፍ አስችሏል ብለዋልየኢትዮጵታ መንግስት የተከተለው ትክክለኛ የልማት ፖሊሲና የወሰደው ቁርጠኛ አመራር በተለይ በግብርናና በገጠር ልማት ዘርፍ እመርታዊ ስኬቶች ተመዝግበዋል ያሉት ፕሬዚዳንቱ መንግስት  የእርሶ አደሩንና የአርብቶአደሩን ምርትና ምርታማነት ለማሳደግ የሚያስችሉ የግብርና ቴክኖሎጂዎችን ለማቅረብ ባደረገው ከፍተኛ ርብርብ ለዘመናት ከእጅ ወደ አፍ አልፎ የማያውቀውግብርና ምርት የሚሊኖችን ህይወት ወደ ተሻለ የኑሮ ደረጃ እያሸጋገረው ይገኛል ብለዋልፕሬዚዳንቱ አያይዘውም የመሰረተ ልማት ስራዎቻችን የወቅቱን የሀገራችንን የልማት ጥያቄዎች በመመለስና የህዝባችንነ ፍትሀዊ ተጠቃሚነት ከማረጋገጡም ባሻገር የቀጣዩ የኤኮኖሚ እድገታችን ዋስትና ስለሆኑ መንግስት ለዘርፉ ልማት ልዩ ትኩረት በመስጠት በመንገድ በባቡር ሀዲድ ዝርጋትታ የታዳሽ ሀይል ምንጭን ባማከለ የኤሌክተትሪክ ሀይል ማመምጨት በቴሌኮምና በኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ልማትና በሁሉም የኢኮኖሚ መሰረተ ልማት ግንባታዎች አጠናክሮ እንደሚቀጥል ተናግረዋልበ1983 አም እጅግ ዝቅተኛ የነበረው የጤና ሽፋን በአሁኑ ጊዜ 100 ደርሷል ሉት ፕሬዚዳንቱ የኢትዮጵያዊያን አማካይ በህይወት የመኖር እድሜም ከ45 አመት ወደ 64 አመት ከፍ ማለቱን ጠቁመዋልፕሬዚዳንቱ አያይዘውም በሀገራችን በውሀ ሀብት ልማት በኩል የምእተአመቱን ግብ ለማሳካት በተደረገው እንቅስቀሴ የንፁህ መጠጥ ውሀ አቅርቦት ከምእተአመቱ የልማት ግብ ከተያዘለት ጊዜ ቀድሞ ከማሳካቱም በላይ በ1983 አም19 የነበረው ሀገራዊ የንፁህ መጠጥ ውሀ አቅርቦት ሽፋናችን በአሀኑ ጊዜ 85 ደርሷል ብለዋልመላው የኢትዮጵያ ህዝብ የሰላምን ዋጋ በመረዳት  በአካባቢው ተደራጅቶ ፀጥታውን የሚያስጠብቅበት ሁኔታ መፍጠሩና   ሽብርተኝነት በመዋጋት ረገድ  የጎላ አስተዋፅኦ እያደረገ ነው ያሉት ፕዚዳንቱ  ህዝቡ ከመንግስት  የሰላም ዘብ ሆኗል ብለዋልፕሬዚዳንቱ አያይዘውም የውስጥ ሰላማችንን አረጋግጠን  የጎረቤቶቻችንን ሰላም በማረጋገጥ በኩል ባደገረግነው አስተዋፅኦ ከጎረቤቶቻችን ብቻ ሳይሆን ከአለም አቀፉ ማህበረስብ ዘንድም ከፍተኛ እውቅናና ተቀባይነትን አግኝተናል ብለዋልየዴሞክራሲ ስርአት መገለጫ የሆነው 5ኛ አገራዊ ምርጫ በሰላም መጠናቀቁ የዲሞክራሲ ባህል በህዝባችን እየሰረፀ መሆኑን አመላካች ከመሆኑም በላይ ሁሉን አገር ወዳድ ኢትዮጵያዊ ያስደሰተና ያኮራ ተግባር መሆኑንም ዶር ሙላቱ ተናግረዋልፕሬዚዳንት ዶር ሙላቱ አያይዘውም አኩሪ ተግባር ለዴሞክራሲ ስርአት ግንባታና መጎልበት የተከፈለው መስዋእትነት በከንቱ እንዳልቀረ የሚያመላክት በመሆኑ ለግቦት 20 በአላችን ልዩ ድምቀት መፍጠሩን ተናግረዋል 
https://waltainfo.com/am/25421/
300
45,878
ማህበሩ ለካፒታል እቃዎች የሚውል 500 ሚሊዮን ብር መድቦ እየተንቀሳቀሰ ነው
ቢዝነስ
April 1, 2017
Unknown
በተለያዩ  የስራ መስኮች ለሚሰማሩ ዜጎች ለካፒታል እቃ ግዥ የሚውል ገንዘብ መድቦ እየተንቀሳቀሰ እንደሚገኝ የአዲስ ካፒታል እቃ ፋይናንስ  ንግድ ስራዎች አክሲዮን ማህበር አስታወቀ በማህበሩ  የፕላን ገበያና ፕሮሞሽን ዳይሬክተር አቶ ጌታቸው መኩሪያ ለዋልታ እንደገለፁት ማህበሩ በዘንድሮ የበጀት አመት በተለያዩ የስራ መስኮች ለሚሰማሩ 1ሺህ 500  ኢንተርፕራይዞች የሚውል  500 ሚሊዮን ብር መድቦ እየተንቀሳቀሰ ይገኛል በተለይ በማኑፋክቸሪንና ኮንስትራክሽን ዘርፎች በመደራጀት በኢንተርፕራይዝ ደረጃ ለተቋቋሙ ማህበሩ ለሁለት አመት ያህል የካፒታል እቃዎችን ሲያቀርብ መቆየቱን የጠቆሙት አቶ ጌታቸው ዘንድሮ በከተማ ግብርና በአገልገሎት ዘርፍ ለተሰማሩ ኢንተርፕራይዞች የካፒታል እቃ በማቅረብ ላይ ነው በጥቃቅንና አነስተኛ የሚሰማሩ ዜጎች የካፒታል እቃ ፍላጎት ከጊዜ ወደ ጊዜ እያደገ በመምጣቱ  ማህበሩ ከመደበው በጀት  በተጨማሪ  455 ሚሊዮን ብር ብድር ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር መጠየቁንም አቶ ጌታቸው አያይዘው ገልፀዋል በአዲስ አበባ በተለያዩ የምርት ስራ ለተሰማሩ ኢንተርፕራይዞች 1ሚሊዮን ብር የማይበልጥ የካፒታል እቃን በካፒታል ሊዝ አሰራር መሰረት ከማህበሩ  የሚያገኙ መሆኑን የጠቀሱት አቶ ጌታቸው ከ1 ሚሊዮን በላይ ዋጋ የሚያወጡ እዋዎችና ማሽነሪዎችን በኢትዮጵያ ልማት አማካኝነት እንደሚሰጥ ተናግረዋል ማህበሩ የካፒታል እቃዎችንና ማሽነሪዎችን ከጉምሩክና ቀረጥ ነፃ በሆነ መልኩ ወደ አገር ውስጥ የሚያስገባ ሲሆን  በሊዝ መሰረት የካፒታል እቃዎችን 15  በመቶ ወጪው  በመሸፈን ቀሪው ወጪ ክፍያ በ4 አመት በማጠናቀቅ የትላልቅ እቃዎችና ማሽናሪዎችን ባለቤት የሚሆኑበት መንገድ ነው ማህበሩ እስካሁን  በሊዝ ፋይናንስ አሰራር መሰረት  47ነጥብ 3 ሚሊዮን  ብር የሚያወጡ የካፒታል እቃዎችን  በመግዛት 1ሺ 111 ለሚሆኑ ኢንተርፕራይዞች ማቅረቡን አቶ ጌታቸው አመልክተዋል የአዲስ ካፒታል እቃ ፋይናንስ  ንግድ ስራዎች አክሲዮን ማህበር በመጋቢት 2006 አም በ 500  ሚሊዮን ብር   የተከፈ  ካፒታል  የተቋቋመ ድርጅት ነው  
https://waltainfo.com/am/23059/
223
43,114
የአማራ፣ ቤኒሻንጉል ጉሙዝና የጋምቤላ ክልሎች ከ3 ሺህ 550 በላይ ለሚሆኑ የህግ ታራሚዎች ይቅርታ አደረጉ
ፖለቲካ
September 10, 2018
Unknown
የአማራ ቤኒሻንጉል ጉሙዝ እና የጋምቤላ ክልሎች ከ3 ሺህ 550 በላይ ለሚሆኑ የህግ ታራሚዎች ይቅርታ ማድረጋቸውን አስታወቁየአማራ ክልል ፍትህ ቢሮ ሀላፊ አቶ ፍርዴ ቸሩ እንደተናገሩት የክልሉ መንግስት ለህግ ታራሚዎቹ ይቅርታውን ያደረገው የ2011 አዲስ አመትን አስመልክቶ ነውለህግ ታራሚዎቹ ይቅርታ የተደረገውም የአማራ ክልል ፍትህ ቢሮ የይቅርታ ቦርድ ከ3 ሺህ በላይ ታራሚዎቹ ይቅርታ ተደርጎላቸው እንዲፈቱ ያቀረበውን ጥያቄ ተከትሎ መሆኑንም አስታውቀዋልይቅርታ የተደረገላቸው የሀግ ታራሚዎችም ከዛሬ ማለዳ ጀምሮ ከማረሚያ ቤቶች እየወጡ ቤተሰቦቻቸውን መቀላቀል መጀመራቸውንም አቶ ፍርዴ አስረድተዋልበተመሳሳይ የጋምቤላ ክልል የማረሚያ ቤቶች አስተዳደር ሀላፊ ኮሚሽነር ቲቶ ሀዋርያ  እንደተናገሩት በክልሉ የተለያዩ ወንጀሎችን በመስራት ተፈርዶባቸው የነበሩ ከ370 በላይ ታራሚዎች ከእስር እንዲፈቱ ተደርጓልየቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የማረሚያ ቤቶች አስተዳደር ሀላፊ ኮሚሽነር አዲሱ ሀተሴም በክልሉ የተለያዩ ወንጀሎችን ሰርተው ተፈርዶባቸው የነበሩ 188 ታራሚዎች በይቅርታ መፈታታቸውን አስታውቀዋልከእነዚህ ውስጥም ዘጠኙ ሴት ታራሚዎች መሆናቸውን ኮሚሽነር አዲሱ ተናግረዋልኤፍቢሲ
https://waltainfo.com/am/30311/
121
39,458
በኤርትራ ላይ ምርመራው እንዲቀጥል ተወሰነ
ዓለም አቀፍ ዜና
July 04, 2015
Unknown
በኤርትራ ላይ የሚካኤደው የሰብአዊ መብቶች ጥሰት ምርመራ የሚጠረጠረውን በሰብእና የሚፈፀም ወንጀል እንዲያካትት የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሰብአዊ መብቶች ምክር ቤት ትናንት ወስኗልኤርትራ ውስጥ ያለውን የሰብአዊ መብቶች አያያዝ እንዲመረምር የተቋቋመው ልዩ አጣሪ ኮሚሽን ስራውን በአንድ አመት እንዲያራዝም የተስማማው አርባ ሰባት አባላት ያሉት የመንግስታቱ ድርጅት የሰብአዊ መብቶች አያያዝ ክትትል አካል ነውምርመራው ሙሉ ተጠያቂነት ባለበት ሁኔታ እንዲካሄድ የምክር ቤቱ ውሳኔ አክሎ አሳስቧልኤርትራ ውስጥ ይፈፀማል የተባለውን ጅምላ የሰብአዊ መብቶች ረገጣ የምክር ቤቱ የውሳኔ ሀሳብ ረቂቅ በአጀንዳነት እንዲያዝ ጥያቄ ያቀረቡት ጅቡቲና ሶማሊያ እንደሚያወግዙ አስታውቀዋልየአውሮፓ ሀብረት የምርመራውን ጊዜ መራዘም ኤርትራ ውስጥ እየተፈፀሙ ያሉ ያላቸው የሰብአዊ መብቶች ጥሰቶች በጥልቅ እንደሚያሳስቡት አመልክቶ በአፍሪካዊያኑ የቀረበውን የምርመራው ጊዜ በአንድ ተጨማሪ አመት የማራዘም ሀሳብ እንደሚደግፍ ገልጿል የኤርትራ መንግስት ያሳየው ያለመተባበር አካሄድም እንዳሳዘነው የሀብረቱ ተጠሪ ገልፀዋልበስብሰባው ላይ የተገኙት የኤርትራ መንግስት ተጠሪ አቶ ተስፋሚካኤል ገራህቱ ለምክር ቤቱ የቀረበው የውሳኔ ረቂት መሰረተቢስ ለሆኑት ውንጀላዎችና ሪፖርቶች ተቀባይነት ለማስሰጠት የሚደረግ ጥረት መሆኑን አመልክተው የምክር ቤቱ አባላት ረቂቁን እንዲቃወሙ ጠይቀዋልቻይናና ሩሲያ ውሳኔው ፍሬ አያስገኝም ሲሉ እራሳቸውን አግልለዋልለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ
https://amharic.voanews.com//a/un-hrc-decided-in-favor-of-extention-of-eritrea-hr-investigations-07-03-15/2848655.html
153
35,330
አሰልጣኝ አጥናፉ አለሙ ከኤሌክትሪክ ተሰናበቱ
ስፖርት
May 16, 2015
Unknown
በመውረድ ስጋት ውስጥ የሚገኘው ኤሌክትሪክ አሰልጣኙ አጥናፉ አለሙን ማሰናበቱን ተወዳጁ ጨዋታ ዘግቧልየቡልጋሪያዊውን ዮርዳን ስቶይኮቭ ስንብት ተከትሎ ከዋና ከረዳት አሰልጣኝነት ወደ ዋና አሰልጣኝነት ያደጉት አሰልጣኝ አጥናፉ አለሙ በዘንድሮው የውድድር ዘመን ያስመዘገቡት ደካማ ውጤት ለስንብታቸው መንስኤ ነው ተብሏልየአሰልጣኙን ስንብት ተከትሎ የኤሌትሪክ ተስፋ ቡድን አሰልጣኝ የሆነው ኤርሚያስ በቀሪዎቹ 3 የሊግ ጨዋታዎች እና የጥሎ ማለፍ ግጥሚያዎች ላይ ኤሌክትሪክን ይመራል ተብሏልኤሌክትሪክ 3 ጨዋታ በሚቀረው የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ በ24 ነጥቦች 12ኛ ደረጃ ላይ ይገኛል
https://soccerethiopia.net/football/2647
68
31,793
ሪፖርት | ቅዱስ ጊዮርጊስ ጅማን እግር በእግር መከተሉን ቀጥሏል
ስፖርት
June 16, 2018
Unknown
ተጠባቂ የነበረው የአመሻሹ የአዲስ አበባ ስታድየም ጨዋታ በጭቃማው ሜዳ ላይ ተደርጎ ቅዱስ ጊዮርጊስ በደደቢት ላይ የ 30 ድል ያሳካበት ሆኖ ተጠናቋልየቡድኖቹን የተጨዋቾች ምርጫ ከ26ኛው ሳምንት ጨዋታዎች አንፃር ስንመለከተው ቅዱስ ጊዮርጊስ ሙሉ በሙሉ ወልዲያን በረታበት የመጀመሪያ አሰላለፍ ወደ ሜዳ ሲገባ ደደቢት ደግሞ የሶስት ተጨዋቾች ቅያሪ አድርጓል በዚህም መሰረት አዲግራት ላይ  ከተሸነፈበት ቡድን ውስጥ ክሌመንት አዞንቶን በታሪክ ጌትነት ኤፍሬም አሻሞን በአቤል እንዳለ ሲቀይር በጨዋታው በሁለት ቢጫ ካርዶች ከሜዳ የወጣው አስራት መገርሳን በብርሀኑ ቦጋለ ተክቷል ከጨዋታው ጅማሮ በፊትም ከሁለት ሳምንታት በፊት ከዚህ አለም በሞት ለተለዩት የደደቢት አሰልጣኝ ንጉሴ ደስታ የህሊና ፀሎት የተደረገ ሲሆን የደደቢት ተጨዋቾች እና ደጋፊዎች የአሰልጣኙ ምስል የታተመበት ቲሸርት በመልበስ እንዲሁም ባነር ይዘው በመግባት ሀዘናቸውን ገልፀዋል ሁለተኛው አጋማሽ በጀመረባቸው ደቂቃዎች በተሻለ ሁኔታ ረዘም ያሉ ኳሶችን ወደ ፊት መጣል የጀመሩት ደደቢቶች የሀላ ሀላ ወደ መጀመሪያው አጨዋወታቸው መመለሳቸው አልቀረም አሁንም በተመሳሳይ ቅብብሎቻቸው ወደ ቅዱስ ጊዮርጊስ የግብ ክልል ለመድረስ የሚያደርጉት ጥረትም ከሜዳው አለመመቸት ጋር ተያይዞ ለአደገኛ የአንድ ለአንድ ፍልሚያዎች የሚያጋልጣቸው እንጂ ያለቀለት የግብ እድል የሚፈጥርላቸው አልሆነም በአመዛኙ ከጌታነህ ከበደ ይነሱ የነበሩት ሙከራዎችም እምብዛም አደገኛ አልነበሩም የፊት አጥቂው በ62 እና 74ኛው ደቂቃ ላይ ያደረጋቸው የርቀት ሙከራዎች በተሻለ መልኩ ኢላማቸውን የጠበቁ ቢሆኑም ሮበርት በቀላሉ ሊያድናቸው ችሏል በመከላከሉ በኩል ምንም ክፍተት ባለመፍጠር የቀጠሉበት ቅዱስ ጊዮርጊሶች በሁለተኛው አጋማሽ በርከት ያሉ የመልሶ ማጥቃት አጋጣሚዎችን ፈጥረዋል ከግራ የቡድኑ ወገን የሚነሱ ተሻጋሪ ኳሶችም በተደጋጋሚ የደደቢትን የሀላ ክፍል ሲረብሹ ይታዩ ነበር በተመሳሳይ መልኩ በ63ኛው ደቂቃ ላይ ኦዝቫልዶ ታቫራዝ ከግራ አቅጣጫ በረጅሙ የጣለውን ኳስ ናትናኤል ዘለቀን ቀይሮ የገባው ምንተስኖት አዳነ ታሪክ ጌትነትን በመቅደም ጨርፎ የቅዱስ ጊዬርጊስን መሪነት ወደ ሶስት ከፍ አድርጎታል 67ኛው ደቂቃ ላይ አሜ መሀመድ ከሳጥን ውጪ የመታው እንዲሁም ከሁለት ደቂቃዎች በሀላ ታሪክ ጌትነት በሚገባ ካላራቀው ኳስ የተገኘው እድል የጊዮርጊስን መሪነት ከዚህም በላይ የማስፋት እድል ነበራቸው ደደቢቶች በመስመር በኩል የሚሰነዝሩትን ጥቃት የተሳካ ለማድረግ አኩዌር ቻሞ እና ኤፍሬም አሻሞን ቀይረው በማስገባት ከጌታነህ ግራ እና ቀኝ ያለውን ቦታ እንዲጠቀሙ ያሰቡ ቢመስልም ይህ ነው የሚባል ሙከራን መግኘት አልቻሉም በተመሳሳይ መልኩ አቡበከር ሳኒ እና ጋዲሳ መብራቴን ወደ ሜዳ ያስገቡት ጊዮርጊሶች ግን ያለቀላቸው እድሎችን መፍጠር ችለዋል በተለይ በ83ኛው ደቂቃ አሜ መሀመድ እንዲሁም በ89ኛው ደቂቃ አቡበከር  በመልሶ ማጥቃት ብዙ ርቀት ሸፍነው በደደቢት ሳጥን ውስጥ በመገኘት ያደረጓቸው ሙከራዎች ተጠቃሽ ነበሩ ሆኖም የመጀመሪያውን ደስታ ደሙ ተንሸራቶ በመደረብ ሲያወጣው ሁለተኛው ሙከራ ደግሞ በታሪክ ጌትነት ድኗል ቅዱስ ጊዮርጊስም ተጨማሪ ግብ ሳያክል ጨዋታውን በ30 ውጤት እንዲያሸነፍ ሆኗል ውጤቱ ቅዱስ ጊዮርጊስን ወደ 48 ነጥብ ከፍ እንዲል አድርጎት ጅማ አባ ጅፋርን በግብ ልዩነት ብቻ መከተሉን ሲቀጥል ደደቢት 24ኛው ሳምንት ላይ ከቆመበት 34 ነጥብ ሳይንቀሳቀስ ቀርቷልየአሰልጣኞች አስተያየትሜዳው ለጨዋታ ካለመመቸቱ አንፃር በዛሬው ጨዋታ ተዳክመን ነበር ብዬ አላስብም በዚህ ሜዳ ላይ ይህን ያህል መንቀሳቀሳችን በራሱ ጥሩ እንደሆነ ነው የማስበው ጎሎች ተቆጠሩብን እንጂ የተሻለ ኳስ ተቆጣጥረንም ነበር ሜዳው ግን ምንም የሚያጫውት አልነበረም 30 በማሸነፋችን እና ድንቅ እንቅስቃሴ በማድረጋችን ደስ ብሎኛል ጨዋታውን ተቆጣጥረን ተጫውተናል ተጨዋቾቻችን በተለይ በአእምሮ ረገድ ጠንካራ ነበሩ ከዚህም በላይ በርካታ ግቦችን ማስቆጠር እንችል ነበር ደደቢት በአንፃሩ ከሁለት ጊዜ በላይ የመጨረሻ አጋጣሚዎችን መፍጠር አልቻለም                                                   
https://soccerethiopia.net/football/37558
447
48,779
በዱር እንስሳት ጥበቃ ቦታዎች የሚገኙ ነዋሪዎች በተለያየ መልክ ተጠቃሚ እየሆኑ ነው
ፖለቲካ
June 18, 2013
Unknown
በየአካባቢው ባሉ የዱር እንስሳት ጥበቃ ቦታዎች የሚገኙ ነዋሪዎች በተለያየ መልክ ተጠቃሚ እንዲሆኑ እየተደረገ እንደሚገኝ የኢትዮጵያ የዱር እንስሳት ልማትና ጥበቃ ባለስልጣን አስታወቀየባለስልጣኑ የህዝብ ግንኙነትና ኢንፎርሜሽን ዳይሬክተር አቶ መብራቱ ሀይሉ ለዋልታ እንደገለፁት በዱር እንስሳት ጥበቃ ቦታዎች የሚገኙ ነዋሪዎች ለተለያዩ አገልግሎቶች ለሚመጡ እንግዶችና ቱሪስቶች ምግብና መጠጥ አቅርበው በማስተናገድ ተጠቃሚ እየሆኑ ነውበቱሪዝም አገልግሎት እንዲሁም እንደ መንገድና ቤቶች ጥገና ባሉ የመሰረተ ልማት ስራዎች ላይም በተለያዩ አካባቢዎች ባሉ የዱር እንስሳት ጥበቃ ቦታዎች የሚገኙ ነዋሪዎች እንዲሳተፉ እየተደረገ መሆኑን ተናግረዋልበዘንድሮው በጀት አመት ዘጠኝ ወራት 15 ሺ 916 የህብረተሰብ ክፍሎችን በዚህ መልኩ ተጠቃሚ ማድረግ እንደተቻለ አቶ መብራቱ ጠቁመዋልበዘጠኝ ወራት ውስጥ ከዱር እንስሳትና ውጤቶቻቸው ከ39 ሚሊየን ብር በላይ ገቢ እንደተገኘ ዳይሬክተሩ መግለፃቸውንም ዋልታ ኢንፎርሜሽን ማእከል ዘግቧል
https://waltainfo.com/am/27708/
108
30,245
ከፍተኛ ሊግ ለ | መድን በመሪነቱ ሲቀጥል ወልቂጤ ወደ አሸናፊነት ተመለሷል
ስፖርት
April 8, 2019
Unknown
የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ ምድብ ለ 13ኛ ሳምንት ጨዋታዎች ቅዳሜ እና እሁድ ሲደረጉ በሰንጠረዡ አናት ተከታትለው የተቀመጡት ሶስት ቡድኖች አሸንፈዋልበአዲስ አበባ መድን ሜዳ ላይ በተደረገው የኢትዮጵያ መድን እና ሀምበሪቾ ጨዋታ መድን 10 በማሸነፍ መሪነቱን አስጠብቋል በነፋሻማ እና አልፎ አልፎ እያካፋ በተደረገው የመጀመርያ አጋማሽ በሁለቱም በኩል ጥሩ የግብ አጋጣሚዎች ተፈጥረዋል የሀምሪቾው ዘካርያስ ፍቅሬ በሁለተኛው ደቂቃ ላይ ከርቀት አክርሮ መትቶ በግቡ አናት ላይ የወጣበትም የመጀመርያው ሙከራ ነበር በኢትዮጵያ መድኖች በኩል ደግሞ በ10ኛው ደቂቃ ምስጋናው ወልደዮሀንስ ከተጋጣሚ ግብ ክልል በቅርብ ርቀት ያገኘውን የግብ አጋጣሚ አክርሮ መትቶ በግቡ ግራ አግዳሚ በኩል የወጣበት የመጀመሪያ የግብ ሙከራ ነበርቶሎ ቶሎ ወደ ተጋጣሚያቸው የግብ ክልል የሚደርሱት ሀምበሪቾ በ19ኛው ደቂቃ ላይ ከቅጣት ምት የተመለሰውን ኳስ በድጋሚ አክርሮ ተመስገን አሰፋ አክርሮ ሞክሮ የግቡን የግራ አግዳሚ ታኮ ሲወጣበት በ22ኛው ደቂቃ ላይ አንጋፋው የፊት መስመር ተጫዋች በረከት አዲሱ ከርቀት አክርሮ የመታው ኳስ በግቡ አናት ላይ ወጥቶበታል ከነዚህ ሙከራዎች በኋላ በ24ኛው ደቂቃ ላይ ኢትዮፅያ መድን አመራሮች ኳስ በሀምበሪቾ የግብ ክልል ውስጥ እጅ ተነክቶ በዝምታ ታልፈል ፍፁም ቅጣት ምት ይገባን ነበር በሚል ቅሬታ ያቀረቡ ሲሆን ከዛ በመለስ የጨዋታ መንፈስ ከፍተኛ ውጥረት እንዲታይበት ምክንያት ሆኗል ቀጥሎ ባሉት ደቂቃዎችም ሊጠቀስ የሚችል የጠራ የጎል እድል ሳይፈጠርበት የመጀመርያው አጋማሽ ተጠናቋልበሁለተኛው አጋማሽ የመጀመርያ ደቂቃዎች ጫና ፈጥረው የተጫወቱት ኢትዮጵያ መድኖች ጫናቸውን በጎል አጅበዋል በ49ኛው ደቂቃ ከቀኝ መስመር የተሻገረውን ኳስ ነፃ አቋቋም ላይ የነበረው ምስጋናው ወልደ ዮሀንስ በግንባሩ በመግጨት የማሸነፊያውን ግብ ማስቆጠር ችሏልከግቡ መቆጠር በኋላ ወደ ኋላ ያፈገፈጉት ባለሜዳዎቹ በርካታ የግብ ሙከራ አስተናግዷል በ51ኛው ደቂቃ ዘካርያስ ኳስን በአግባቡ ተቆጣጥሮ በመቀስ ምት የመታው ኳስ በግቡ አናት ሲወጣበት ከ3 ደቂቃዎች ልዩነት በኋላ በረከት አዲሱ ላይ ጥፋት ተፈፅሟል በሚል ሀምበሪቾዎች የፍፁም ቅጣት ምት እድል ቢያገኙም አጥቂው ዘካርያስ ፍቅሬ መትቶ ግብ ጠባቂው ጆርጅ ደስታ መልሶበታል የተመለሰውን ኳስ በድጋሚ ያገኘው ዘካርያስ በግቡ አናት ወጥቶበታል ከክስተቱ በኋላም መድኖች የተሰጠብን ፍፁም ቅጣት ምት ትክክል አይደለም በማለት ክስ አስመዝገበዋልባለሜዳዎቹ ወደፊት ተጭነው ለመጫወት የሚደርጉት ጥረት ቶሎ ቶሎ የሚቆራረጥ የነበረ ሲሆን ውጤቱን አስጠብቆ ለመውጣት ያደረጉት ጥረት ግን ተሳክቶላቸው ወጥቷል እንግዳው ቡድን ውጤቱን ለመቀልበስ በተለይም በ63ኛው ደቂቃ ምኞት ማርቆስ መትቶ የግቧን አግዳሚ ለትማ የወጣችበት እንዲሁም ውንድሜነህ ዘሪሁን ያደረጉት የነበረው የግብ ሙከራ ሳይሳካ ቀርቷልበዚሁ ምድብ በደረጃ ሰንጠረዥ ሁለተኛ ላይ የሚገኘው ወልቂጤ ከተማ አዲስ አበባ ከተማን አስተናግዶ 32 አሸንፏል ለወልቄጤ ከተማ አምበሉ ብስራት ገበየው ሲሳይ ቶሌ በፍፁም ቅጣት ምት እንዲሁም የቀድሞ የሀምበሪቾ ተጫዋች ቢንያም ጌታቸው ሶስቱን ግቦች ያስቆጠሩ ናቸው ለአዲስ አበባ ከተማ ደግሞ ማሀጅር መኪ በፍፁም ቅጣት ምት እና አላዛር ሁለቱን ግብ አስቆጥረዋልቅዳሜ ድሬዳዋ ላይ ናሽናል ሴሜንትን የገጠመው ኢኮስኮ በአቤኔዘር አቴ በነኛ ጎል 10 በማሸነፍ በፉክክሩ ቀጥሏል ከጨዋታው በፊት የኢኮስኮ የቡድኑ አመራሮች ለሶከር ኢትዮፅያ ቅሬታቸውን አቅርበዋል መጫዋቻ ሜዳ ድሬዳዋ ዋና ስታዲየም እንዲሁን ፕሪማች ላይ ብናወራም ስታድየሙ ሌላ አገልግሎት ላይ መዋሉን ተገልፆልን የነበር ቢሆንም ሜዳው ድረስ ካለሄድን አናምንም በማለታችን ቦታ ድረስ ስንሄድ ምንም አይነት ነገር ባለመኖሩ ጨዋታው ዋና ስታዲዮም ላይ እንዲደረግ ተወስኖ ነበር ሆኖም የጨዋታው መዳረሻ ላይ ከፌዴሬሽን አካላት ተደውሎልኛል በማለት ሳቢያን ሜዳ ተጫዋቱ ተብለናል እኛ አሁን የምንገኘው ዋናው ሜዳ ነው ለሚመለከተው ሁሉ ብንደውል ምላሽ የሚሰጠን የለም አንድ ወይም ሁለት ቡድኖችን ለመጥቀም ተብሎ እኛ መጎዳት የለብንም ምንም ማድረግ ስለማንችል እዛ ድረስ ሄደን እንጫወታለን ሲሉ ከጨዋታው በፊት አስተያታቸውን ሰጥተዋልበተመሳሳይ ቀን ቅዳሜ ጠዋት ላይ 400 ስአት ላይ ድሬዳዋ ፖሊስ ከወላይታ ሶዶ ያደረጉት ጨዋታ በድሬዳዋ 32 አሸናፊነት ተጠናቆል ድሬዳዋ ፖሊስ 5 ኛው ደቂቃ ሳሙኤል ዘሪሁን በ10 ኛው ደቂቃ አቤል ብርሀኑ በ32ኛው አብዱልፈታ ከማል ጎሎቹን አስቆጥረዋል ለወላይታ ሶዶ ደግሞ 14ኛው ደቂቃ ላይ ሰለሞን ፋሲካ እና በ50 ኛው ደቂቃ በረከት ወንድሙ ያስቆጠሩ ናቸው ከጨዋታው በኋላ የወላይታው ሶዶ አሰልጣኝ ጳውሎስ ለሶከር ኢትዮጵያ እንደገለፁት እዚህ ሜዳ ላይ ተጫውቶ ማሸነፍ በፍፁም አይቻልም ሜዳው አጥር የለውም በዚህ ምክንያት ከጀርባ የምተሰማው ድምፅ በጣም የሚረብሽ ነው አወዳዳሪው አካል ሜዳውን መጥቶ ቢመለከተው በማለት መልክታቻውን አስተላልፈዋልዲላ ላይ ዲላ ከተማ ከ ሀላባ ያደረጉት ጨዋታ በሁለተኛው ዙር ተሻሽሎ በቀረበው ዲላ ከተማ 10 አሸናፊነት ተጠናቋል ሄኖክ ተረፈ ብቸኛው የጎል ባለቤት ነውአርሲ ነገሌ ላይ ነገሌ አርሲ የካ ክፍል ከተማን 20 አሸንፏል በ62ኛው ደቂቃ ላይ ቴውድሮስ ታምሩ እና በ80 ኛው ደቂቃ ላይ ሀብታሙ ቦጋለ ለነገሌ አርሲ ግቦችን አስቆጥረዋል
https://soccerethiopia.net/football/46564
606
10,034
በመካከለኛው ምስራቅ በተለይም በሊባኖስ ችግር ላይ የወደቁ ኢትዮጵያውያንን መንግሥትና የኢትዮጵያ ሕዝብ እንዲታደጓቸው አብን ጥሪ አቀረበ፡፡
ሀገር አቀፍ ዜና
June 24, 2020
55
ባህር ዳር ሰኔ 172012 አም አብመድ የአማራ ብሄራዊ ንቅናቄ አብን በመካከለኛው ምስራቅ በተለይም በሊባኖስ ችግር ላይ የወደቁ ኢትዮጵያውያንን አስመክልቶ ዛሬ መግለጫ አውጥቷል
https://www.amharaweb.com/%e1%89%a0%e1%88%98%e1%8a%ab%e1%8a%a8%e1%88%88%e1%8a%9b%e1%8b%8d-%e1%88%9d%e1%88%b5%e1%88%ab%e1%89%85-%e1%89%a0%e1%89%b0%e1%88%88%e1%8b%ad%e1%88%9d-%e1%89%a0%e1%88%8a%e1%89%a3%e1%8a%96%e1%88%b5/
22
43,836
የሐረሪ ክልል የዲያስፖራ ቤቶች ልማት ፕሮጀክት 17 ሚሊዮን ዶላር አስገኝቷል
ቢዝነስ
April 28, 2018
Unknown
በሀረሪ ክልል እየተካሄደ የሚገኘው የዲያስፖራ ቤቶች ልማት ፕሮጀክት እስካሁን ድረስ 17 ሚሊዮን የአሜሪካ ዶላር ገቢ ማስገኘቱን የክልሉ የቤቶች ልማት ፕሮጀክት ፅህፈት ቤት አስታወቀ የፕሮጀክቱ ፅህፈት ቤት ሀላፊ አቶ ኢሊ አብዱራሂም እንደገለፁት በውጭ አገር የሚኖሩ የሀረሪ ክልል ተወላጆች በባንክ የዶላር ሂሳብ ቁጥር ተከፍቶ ዶላር እንዲያስቀምጡ  በማድረግ በተጀመረው  የቤቶች ልማት  ዜጎች የቤት ባለቤት ከመሆናቸውም በላይ ለአገሪቱ በአጠቃላይ 17  ሚሊዮን የአሜሪካ ዶላር  ማስገኘት ተችሏል አስተያየታቸውን ለዋልታ ቴሌቭዥን የሰጡት በውጭ አገር የሚኖሩ የሀረሪ ተወላጆችና ተወካዮቻቸው እንደገለፁት የዲያስፖራ  ቤቶች ልማት ፕሮጀክት በውጭ አገራት የሚኖሩ የሀረሪ ተወላጆች ወደ አገራቸው ተመልሰው እንዲሰሩ የሚያደርግ ነው                                                    በሀረሪ ክልል ቤቶች ልማት ፕሮጀክት ፅህፈት ቤት  አመቻችነት በሀረር ከተማ ተገንብተው በእጣ  የተላላፉት የዳያስፖራ ቤቶች  በውጪ አገራት  የሚኖሩ  የክልሉን  ተወላጆች ወደ አገራቸው  ገብተው በተለያዩ የኢንቨስትመንት ዘርፍ እንዲሳተፉ የማድረግ አቅም አለው ብለዋል ተጠቃሚዎቹ በተጨማሪም በሀረሪ ክልል የቤቶች ልማት ፕሮጀክት አማካኝነት የተገነቡት   ቤቶችን በውጭ አገራት የሚገኙ የሀረሪ ክልል ተወላጆች  ለልማት ይበልጥ እንዲነሳሱ እያደረገም መሆኑን ገልፀዋል የሀረሪ ክልል የቤቶች ልማት ፕሮጀክት ፅህፈት ቤት ሀላፊ አቶ ኢሊ አብዱራሂም   በበኩላቸው  እንደተናገሩት  በሀረሪ ክልል  በግንባታ ላይ  ከሚገኙት 350  ቤቶች  ውስጥ  260 የሚሆኑት በእጣ   እንዲተላላፉ ተደርጓል ብለዋል በስውዲን የሚኖሩ እህቶቿን ወክላ ከተገነቡት ውስጥ አንዱን ቤት የተረከበችው አሚና አብዱልከሪም  ቤቶቹ የሀረሪን ባህላዊ ገፅታና ዘመናዊነት  የተላበሱ  በመሆናቸው  የትም አገር  ኑሮውን አድርጎ ለመጣ  ሰው ሁሉን ያሟሉና ምቹ መሆናቸውን ተናግራለች ከካናዳ  የተመለሰው  ዘካሪያ አህመድም  የክልሉ መንግስት  ዲያስፖራውን ለማበረታታት እየሰራው ያለውን  ስራ  አድንቆ ዳያስፖራው  በባብክ በተከፈተለት  የዶላር ሂሳብ ቁጥር   የሚልከው  ገንዘብ  ለአገሪቱ  የውጭ  ምንዛሪ  እያስገኘ  በመሆኑም  ደስተኛ መሆኑን ገልጿል የቤቶች ልማት ፕሮጀክቱ ለወደፊቱ ተጠናክሮ እንዲቀጥልም ከፍተኛ ጥረት  እንደሚደረግም አቶ ኢሊ ገልፀዋል
https://waltainfo.com/am/23486/
238
28,031
የፕሪምየር ሊግ 16ኛ ሳምንት ዓበይት ጉዳዮች (፪) – ተጫዋች ትኩረት
ስፖርት
March 9, 2020
Unknown
የሳምንቱን አበይት ጉዳዮች የምንመለከትበት ሁለተኛው ክፍል ትኩረት የሳቡ ተጫዋች ነክ ክስተቶችን ይመለከታል በአጋማሹ የዝውውር መስኮት ከአንድ አመት እስከ ግማሽ የውድድር አመት ድረስ ያለክለብ የቆዩ እንዲሁም በነበሩባቸው ክለቦች የመሰለፍ እድል ጨርሶውኑ ያላገኙ ተጫዋቾች ወደ ተለያዩ ክለቦች ያመሩባቸውን ዝውውሮችን እየፈፀሙ ይገኛል ለአብነትም አልሀሰን ካሉሻ ተስፋዬ በቀለ ዮናስ በርታ አመለ ሚልኪያስ እና ዮናታን ከበደ ከሰሞኑ አዳዲስ ክለቦችን መቀላቀላቸው ይታወሳልበተለይም ክለብ አልባ የነበሩትና ላለፉት ከስድስት ወር እስከ አንድ አመት በሚጠጉ ጊዜያት ምንም አይነት ይፋዊ የፉክክር ውድድሮች ላይ ተሳትፎን ያላደረጉት ተጫዋቾች ከአዲሱ ቡድኖቻቸው ጋር ላለፉት ጥቂት ቀናት ልምምድ ከሰሩ በሀላ በዚህኛው የጨዋታ ሳምንት ባገኟቸው የጨዋታ ደቂቃዎች መልካም የሚባልን እንቅስቃሴ ማሳየት ችለዋልከዚህ ቀደም ሙሏለም ረጋሳ ጫማውን ከሰቀለ በኋላ ዳግም ወደ ውድድር ተመልሶ ሀዋሳ ከተማ ከተቀላቀለ ወዲህ ባሳየው ጥሩ እንቅስቃሴ ብዙ ሲያነጋግር ሲከርም አሁንም የእነዚህ ተጫዋቾች የ16ኛ ሳምንት የጨዋታ እንቅስቃሴ ሊጉ የሚገኝበትን ደካማ ደረጃ ያመላከተ ሆኗል ለወትሮም በተንቀራፈፈ የጨዋታ ሂደት የሚታማው ሊጉ ምንም እንኳን ተጫዋቾቹ ከፉክክር ጨዋታ በራቁባቸው ጊዜያት ራሳቸው በሚፈለገው የዝግጁነት ደረጃ ለማቆየት ያደረጉት ጥረት የሚደነቅ ቢሆንም በውድድር ላይ በቆዩና ከውድድር በራቁ ተጫዋቾች መካከል ይህ ነው የሚባል ልዩነት አለመኖሩ ግን የሚያስተዛዝብ ሁነት ነውበዘንድሮው የውድድር ዘመን ወላይታ ድቻ በሶዶ ስታዲየም ድሬዳዋ ከተማ ሲረታ የውድድር ዘመኗ ፈጣን ግብ በእዮብ አለማየሁ ገና በ48ኛው ሰከንድ መቆጠሩ የሚታወስ ነበር ነገር ግን በትናንቱ የሲዳማ ቡና እና ወላይታ ድቻ ጨዋታ ላይ አዲስ ፈጣን ጎል ተመዝግቧልበሀዋሳው የሰው ሰራሽ ስታዲየም መርሀ ግብር የተያዘለት የሲዳማ ቡና እና ወላይታ ድቻ ጨዋታ በመሀል ዳኝነት የመሩት ኢንተርናሽናል ዳኛ ለሚ ንጉሴ ገና የጨዋታው የማበሰሪያ ፊሽካቸውን ባሰሙበት ቅፅበት ኳሱን የጀመሩት ሲዳማ ቡናዎች አማካዩ ዳዊት ተፈራ እግሩ ላይ የገባችውን ኳስ በወላይታ ድቻ ተጫዋቾች መዘናጋት ታግዞ በፍጥነት ወደ ወላይታ ድቻ ሳጥን ያሻገረው ኳስ የሲዳማው ቡና አጥቂ አዲስ ግደይ በፍጥነት ደርሶ በጭንቅላቱ በመገጨት የውድድሩን ዘመኗን ፈጣን ግብ በ44ኛው ሰከንድ ለማስቆጠር በቅቷልሌላኛው የዚህች ግብ ታሪካዊ ግጥጥም የቀደመው ክብረወሰንን የየብዞ የነበረው የወላይታ ድቻው እዮብ አለማየሁ ደቂቃው ሲሻሻል በሜዳ ላይ የአዲስ ተቃራኒ ሆኖ መመልከቱ ነውበዚህ ሳምንት አቡበከር ናስር እና ሀብታሙ ገዛኸኝ ሶስት ጎሎችን አስቆጥረው ሀትትሪክ በመስራት የደመቀ ሳምንት አሳልፈዋል አዲስ ግደይ ደግሞ ለጎል በማመቻቸት ሌላው ባለ ሀትትሪክ ነበር የአመቱን ፈጣን ጎል ያስቆጠረው አዲስ ሀብታሙ ላስቆጠራቸው ሁለት ጎሎች እና ለዳዊት ተፈራ ጎል በማመቻቸት በእለቱ ከተቆጠሩ አምስት ጎሎች በአራቱ ላይ ተሳትፎ ማድረግ ችሏልበዚሁ ጨዋታ ላይ ሁለት ጎል ያስቆጠረውና ለተገኘው የፍፁም ቅጣት ምት መንስኤ የነበረው የወላይታ ድቻው እድሪስ ሰኢድም ድርሻ ከፍተኛ ነበርበ2008 የውድድር ዘመን አጋማሽ ላይ ነበር ከሀረር ሲቲ ወደ ኢትዮጵያ ቡናተስፋ ቡድን አምርቶ ቀጥሎም ወደ ዋናው ቡድን ያደገው ድፍረት ታጋይነት ሜዳ ላይ ያለውን ያለ ስስት ለቡድኑ መስጠቱ እና ሌሎች በርካታ ጠንካራ ጎኖችን መዘርዘር ይቻላልገና በከፍተኛ ደረጃ ኳስን መጫወት ከጀመረ ጥቂት አመታት ያስቆጠረው ይህ አጥቂ በኢትዮጵያ ቡና ቆይታው በጥቂት ጊዜያት ውስጥ ራሱን ከተጠባባቂነት ወደ ቡድኑ ወሳኝ ተጫዋችነት በማሸጋገር በደጋፊዎቹ ዘንድ ስሙን በደማቁ እያተመ ይገኛልለተስፈኛ ተጫዋቾች ጤናማ እድገት ያልተመቸ በሆነው የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ውስጥ እንደ አቡበከር ናስር ባለፉት ጥቂት አመታት ወደ ዋናው ቡድን አድጎ በዚህ ደረጃ ከፍ ያለ ግልጋሎት እየሰጠ የሚገኝ ተጫዋች ለማግኘት ያዳግታል ገና በለጋ እድሜው ኢትዮጵያ ቡናን በሚያክል ከፍ ያለ የደጋፊዎች ጫና ባለበት ቡድን ውስጥ ከእድሜው በላይ በሆነ ከፍ ያለ ግዳጅ ቢታጭም ራሱን ብቁ በማድረግ ታላላቆቹ ለማድረግ የከበዳቸውን ሁሉ እያደረገ ይገኛልየቡድኑ ተቀዳሚ ሁለት አምበሎች አማኑኤል ዮሀንስ እና አህመድ ረሺድ አለመኖራቸውን ተከትሎ ቡድኑን በአምበልነት እየመራ የገባው አቡበከር ናስር ሁለት በጨዋታ እንዲሁም አንድ በፍፁም ቅጣት ምት በማስቆጠር በኢትዮጵያ ቡና መለያው የመጀመርያውን ሀትትሪክ መስራት ችሏልገና ከወዲሁ በጉዳት እየተፈተነ እንኳን የኢትዮጵያ ቡና የቁርጥ ቀን ልጅ እየሆነ የመጣው አቡበከር በቀጣይ ራሱን እየቆጠበ በሚጫወትበት እና ስሜታዊነቱን በሚያስወግድበት መንገድ ዙሪያ ከቡድኑ አሰልጣኞች ድጋፍ የሚያገኝ ከሆነ ከክለብ አልፎ በብሄራዊ ቡድን ደረጃ ሀገሩን በቀጣይ አመታት መጥቀም የሚችል የእምቅ አቅም ባለቤት ነውከቀናት በፊት ልደቱን ያከበረው የፋሲል ከነማው አማካይ በልደቱ ማግስት ቡድኑ ፋሲል ከተማ በቅጣት ምክንያት በባህር ዳር አለምአቀፍ ስታዲየም አዳማ ከተማን አስተናግዶ 10 በረቱበት ጨዋታ ቡድኑን አሸናፊ ያደረገች ብቸኛ ግብ ማስቆጠር ችሏልበፋሲል ከነማ የአማካይ መስመር ውስጥ ከጥልቀት የሚነሳ አማካይ እንዲሁም ወደ ፊት በተጠጋ የአጥቂ አማካይነት በማይቀዥቅ አቋም ቡድኑን እያገለገለ ይገኛል አብሮት እንደሚሰለፉት አማካዮች ብዙ ግቦችን ባለማስቆጠሩ በቂ ሙገሳ ባይቸረውም በተለይ ወደ ተጋጣሚ ሳጥን ዘግይቶ በመድረስ አደጋ ለመፍጠር ጥረት የሚያደርግበት መንገድ አስደናቂ ነውበዚህኛው የጨዋታ ሳምንት ግብ ያስቆጠረው በዛብህ ከዚህ ቀደም በተመሳሳይ ቡድኑ በአፍሪካ ኮንፌዴሬሽን ካፕ ቅድመ ማጣሪያ የታንዛኒያውን አዛም 10 በባህር ዳር ስታዲየም ሲረቱ ከአዳማው ጨዋታ ጋር ተመሳሳይነት ያላትን ግብ ማስቆጠሩ የሚታወስ ነውምንም እንኳን በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ከኢትዮጵያ ቡና ያነሰ ግብ ያስተናገዱ የመከላከል ጥምረቶች ቢኖሩም በሁለት ኢትዮጵያዊያን የተመሰረተው የእነዚህ ሁለት ተጫዋቾች ጥምረት ግን በጉዳትና ተያያዥ ጉዳዮች አማራጫቸው ለጠበበው የብሄራዊ ቡድን አሰልጣኝ አብርሀም መብራቱ የተሻለ የልብ ልብ የሚሰጥ ይመስላልየብሄራዊ ቡድኑ ተቀዳሚ ተመራጭ የመሀል ተከላካይ የሆነው አስቻለው ታመነ ጉዳት ላይ ሲገኝ አንተነህ ተስፋዬ እና ያሬድ ባየህ በጉዳት ምክንያት ክለቦቻቸውን በርከት ባሉ ጨዋታዎች ማገልገል አልቻሉምበተለይ አሰልጣኙ አይቮሪኮስትን በረቱበት ጨዋታ መጠነኛ ፍንጮች ባሳየው የኳሳ ቁጥጥር አጨዋወት ለመቀጠል የሚሹ ከሆነ ይህን አጨዋወት ለመተግበር ያለውን ሁሉ በሚሰጠው ኢትዮጵያ ቡና ቡድን ውስጥ በቋሚነት እያገለገሉ የሚገኙት ሁለቱን ተጫዋቾች በብሄራዊ ቡድን ስብስብ ውስጥ ማካተቱ ጠቃሚ ይሆናልእርጋታቸው ተግባቦታቸውና ከኳስን ለመቀበል ያላቸውን ድፍረት ከጥሩ የአንድ ለአንድ ግንኙነት የማሸነፍ ብቃት ጋር ያጣመሩት ሁለቱ የመሀል ተከላካዮች ዘንድሮ በሊጉ እያሳዮት ካሉት ነገር አንፃር የብሄራዊ ቡድን ጥሪ ቢደርሳቸው የሚያንስ እንጂ የሚበዛ አይሆንምዛሬ ይፋ በሆነው ምርጫ ፈቱዲን ሲካተት ወንድሜነህ ተዘሏልሰበታ ከተማዎች ከኋላ ተነስተው ከወልዋሎ ጋር ነጥብ በተጋሩበት ጨዋታ ዳዊት እስጢፋኖስ ሁለት የቅጣት ምት ግቦች በማስቆጠር ቡድኑን ከጭንቅ ገላግሏል በጨዋታው ከኳስ ቁጥጥር ብልጫ ባለፈ መፈየድ ላልቻለው ስብስብ ሁለት የቆሙ ኳሶችን ወደ ቁምነገር የለወጠው አማካዩ በተለይም የመጀመርያዋ ቅጣት ምት ያስቆጠረበት መንገድ እጅግ የሚያስደንቅ ነበርወደ ግብ ክልል የተጠጉ እና በቂ ክፍት ቦታ በሌለባቸው ቦታዎች የሚገኙ የቆሙ ኳሶች ወደ ግብነት የመቀየር ትልቅ ክፍተት በሚታየው ሊጋችን እንደ ዳዊት እስጢፋኖስ የመጀመርያ ግሩም ግብ ማየት የተለመደ አይደለምባለፈው አመት ቡድኑ ተቀላቅሎ የወልዋሎን ግብ በቋሚነት እየጠበቀ የሚገኘው ጊኒያዊው አብዱልአዚዝ ኬታ ካለወትሮው ብቃቱ ወርዶ በግል ስህተት ግቦችን እያስተናገደ ይገኛል ከሰበታ ጋር በነበረው ጨዋታ ለግቦቹ መቆጠር የቦታ አያያዝ እና የትኩረት መሰረታዊ ችግር የነበረው ግብ ጠባቂው ከስህተቶቹ በላይ በሜዳ ውስጥ ያሳያቸው ለደጋፊውም የተጋጣሚ ቡድንም ያላከበረ አላስፈላጊ ተግባራት ቡድኑ ሊኮንነው ይገባል በተለይም በሰባ አራተኛው ደቂቃ የሰራው የጊዜ ማጥፋት ተግባር ከአንድ በፕሪምየር ሊግ ደረጃ ከሚጫወት አንጋፋ ግብ ጠባቂ የሚጠበቅ አይደለምበተጠባቂው የሲዳማ ቡና እና ወላይታ ድቻ ጨዋታ ጅማሮ በፊት ከዚህ ቀደም ከሲዳማ ቡና ደጋፊዎች ጋር ውዝግብ ውስጥ ገብቶ የቆየው የወላይታ ድቻው አምበል ባዬ ገዛኸኝ የሲዳማ ደጋፊዎችን በይፋ ይቅርታ ሲጠይቅ ተስተውሏልከሜዳ ውጭ ላሉ የስፖርታዊ ጨዋነት ጥሰት መነሾ ሲሆን የሚስተዋሉ መሰል በተጫዋቾችና በደጋፊዎች መካከል የሚነሱ ውዝግቦችን ለማርገብ ባዬ ገዛኸኝ ያደረገው ጥረት መልካም የሚባል እና የሚበረታታ ሲሆን መሰል ተግባሮች መለመድ ያለባቸው ናቸውኢትዮጵያ ቡና ስሁል ሽረን አስተናግዶ 61 በረታበት ጨዋታ የሽረው ግብጠባቂ ምንተስኖት አሎ በከፍተኛ ደረጃ መጫወት ከጀመረበት ጊዜ አንስቶ ያሳለፈው መጥፎው ቀን ሳይሆን አይቀርምበሊጉ ካሉ ተስፋ ከሚጣልባቸው ግብጠባቂዎች አንዱ የሆነው ምንተስኖት በቅርቡ ወደ አውሮፓ አቅንቶ የሙከራ ጊዜን አሳልፎ ወደ ኢትዮጵያ መመለሱ የሚታወስ ሲሆን በቅዳሜው ጨዋታ ስድስት ግቦችን ከማስተናገዱ በዘለለ ሁለቱ ግቦች የተቆጠሩት የእሱ ስህተት ታክሎባቸው መሆኑ ቀኑን ሌላ ጥሩ ያልሆነ መልክ ይሰጠዋልበተለይ የቡድኑን ተነሳሽነት የገደሉት ሁለት ግቦች የተቆጠሩበት መንገድ የተጫዋቹን ወቅታዊ አቋም ጥያቄ ውስጥ የከተቱ ነበሩ ቢሆንም ተጫዋቹ ከእድሜው ለጋነት አንፃር ስህተቶች እንደመማርያ በመውሰድ ይበልጥ ራሱን ለማሻሻል ሊጠቀምባቸው ይገባልድሬዳዋ ከተማ በ16ኛ ሳምንት ሀዋሳ ከተማን አስተናግዶ 31 በረታበት ጨዋታ በድሬዳዋ ከተማ የጨዋታ እለት የቡድን ስብስብ ውስጥ በተጠባባቂነት ሁለት ግብ ጠባቂዎችን መያዙ አግራሞትን ያጫረ ክስተት ነበርበርከት ያሉ ተጫዋቾች ለቀው በምትካቸው እስካሁን ድረስ አምስት ተጫዋቾች በማስረም በንቃት በገበያው እየተንቀሳቀሱ የሚገኙት ድሬዳዋ ከተማዎች አዳዲስ ተጫዋቾች የወረቀት ስራ በጊዜ ማለቅ ባለመቻሉ ሁለት ግብ ጠባቂዎችን በተጠባባቂነት ከመያዝ ባለፈ ከረጅም ጊዜ ጉዳት መልስ በቅርቡ ወደ ልምምድ የተመለሱ ተጫዋቾችን ጭምር በቡድን ስብስባቸው ውስጥ አካተው ጨዋታውን አድርገዋልከዚህ ቀደም በ2010 የውድድር ዘመን አሰልጣኝ ዮሀንስ ሳህሌ መቐለን በያዙበት ወቅት በተመሳሳይ በጉዳት የሳሳው ቡድናቸውን ይዘው ወደ ሀዋሳ አቅንተው ከሀዋሳ አቻቸው በነበራቸው ጨዋታ በተመሳሳይ ግብ ጠባቂነት በሜዳ ውስጥ ተጫዋቾች በጨዋታ ስብስባቸው ውስጥ አስመዝግበው ጨዋታ ያደረጉበት ጊዜ የሚታወስ ነውበሊጉ ውስጥ ተስፋ ካላቸው ግብጠባቂዎች አንዱ የሰበታው ፋሲል ገብረማርያም ነው በትናንትናው እለት የመጀመሪያው የፕሪምየር ሊግ የቋሚነት እድል ያገኘው ይህ ተስፈኛ ግብ ጠባቂ በጨዋታው ለአንድ ግብ መቆጠር ምክንያት የሆነ ስህተት ቢሰራም በመጀመርያ ጨዋታው ያሳየው ብቃት ግን ተስፋ ሰጪ ነው ከዳሽን ቢራ ተስፋ ቡድን የተገኘው እና በታዳጊ ብሄራዊ ቡድን ኢትዮጵያን የወከለው ይህ ግብጠባቂ በጨዋታው የነበረው ልበ ሙሉነት እና ድፍረት ለቀጣይ ተስፋ እንዲጣልበት ያደርጋል
https://soccerethiopia.net/football/57170
1,221
19,644
በዚህ ዓመት በሊቢያ ቢያንስ 284 ዜጎች ሞተዋል-ተመድ
ዓለም አቀፍ ዜና
Dec 21, 2019
153
አዲስ አበባ ታህሳስ 11 2012ኤፍቢሲ በሊቢያ በዚህ አመት ቢያንስ 284 ሰዎች መሞታቸውን የተባበሩት መንግስታት ድርጅት አስታወቀየተባበሩት መንግስታት  ድርጅት ይፋ ባደረገው ሪፓርት በሊቢያ  የሰብአዊ መብት ጥሰት እየተባባሰ መሆኑን ነው ያስታወቀውበተመድ  የሰብአዊ መብት ከፍተኛ ኮሚሽን ቃል አቀባይ  ሩፔርት ኮልቪል በዚህ አመት የተመዘገበው ሞት ከባለፈው አመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነፃፀር  ከአንድ አራተኛ በላይ ብልጫ አሳይቷል ብለዋል በሰላማዊ ሰዎች በሰብአዊ መብት ተሟጋቾች እና ጋዜጠኞች ላይ የሚደርሱ ጥቃቶች የስደተኞች አያያዝ እንዲሁም እስራት አሳሳቢ እንደሆኑ ጠቅሰዋል ለበርካታ ሰዎች ህይወት ህልፈት በመሆነው የአየር ጥቃት 182 ሰዎች ሲሞቱ 212 ሰዎች ጉዳት እንዳጋጠማቸው ነው የተነገረውቃል አቀባዩ እንዳሉት በግጭቱ ምክንያት 343 ሺህ ዜጎች ከቀያቸው መፈናቀላቸውና 100 ሺህ ዜጎች የመፈናቀል ስጋት እንዳለባቸው አንስተዋልምንጭ wwwmiddleeastmonitorcom
https://www.fanabc.com/%e1%89%a0%e1%8b%9a%e1%88%85-%e1%8b%93%e1%88%98%e1%89%b5-%e1%89%a0%e1%88%8a%e1%89%a2%e1%8b%ab-%e1%89%a2%e1%8b%ab%e1%8a%95%e1%88%b5-284-%e1%8b%9c%e1%8c%8e%e1%89%bd-%e1%88%9e%e1%89%b0%e1%8b%8b%e1%88%8d/
106
19,695
የኢትዮጵያ እና የኢንዶኔዥያ ቢዝነስ እና የንግድ ስብሰባ ተካሄደ
ቢዝነስ
Nov 27, 2020
118
አዲስ አበባ ህዳር 18 2013 ኤፍ ቢ ሲ የ2020 የመጀመሪያው የኢትዮጵያ እና የኢንዶኔዥያ ቢዝነስ እና የንግድ ስብሰባ ተካሄዷልበቪዲዮ ኮንፈረንስ በተካሄደው ስብሰባ ላይ ከሀገራቱ የተውጣጡ የዘርፉ ባለድርሻ አካላትና ተዋናዮች መሳተፋቸውን ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያመላክታልስብሰባው በሁለቱ ሀገራት ኤምባሲዎች እና በኢንዶኔዥያ ንግድ ቱሪዝም እና ኢንቨስትመንት ክለብ የተዘጋጀ ነው
https://www.fanabc.com/%e1%8b%a8%e1%8a%a2%e1%89%b5%e1%8b%ae%e1%8c%b5%e1%8b%ab-%e1%8a%a5%e1%8a%93-%e1%8b%a8%e1%8a%a2%e1%8a%95%e1%8b%b6%e1%8a%94%e1%8b%a5%e1%8b%ab-%e1%89%a2%e1%8b%9d%e1%8a%90%e1%88%b5-%e1%8a%a5%e1%8a%93/
49
43,984
የሩሲያ ፣ ቱርክና ኢራን የሶሪያ ጦርነት በሚያቆምበት ጉዳይ ላይ መከሩ
ፖለቲካ
April 4, 2018
Unknown
የሩሲያ ቱርክ እና ኢራን መሪዎች የሶሪያ ጦርነት መቋጫ በሚያገኝበትና በሀገሪቱ ፈጣን ልማት በሚረጋገጥበት ዙሪያ በአንካራ መክረዋልየበርካታ ሚሊዮኖችን ህይወት የቀጠፈው እና ለስደት የዳረገው የሶሪያ የሰባት አመታት ጦርነት እስካሁንም መቋጫን ሳያገኝ ቀጥሏልበሶሪያ ጦርነት ውስጥ መፍትሄን እናመጣለን ብለው እጃቸውን ያስገቡት ሩሲያአሜሪካቱርክ እና ኢራን የሀገራቸውን ብሄራዊ ጥቅም ከማስከበር በስተቀር መፍትሄን ማምጣት ሳይችሉ ቀርተዋልሩሲያ እና ቱርክ በሶሪያ የፕሬዚዳንት በሽር አላሳድ መንግስትን በመደገፍ ክንዱ እንዲፈረጥም ከማድረጋቸው ባለፍ ለበርካታ ሶሪያዊያን ህልፈተ ህይወት ምክንያት እየሆኑ እንደሆነም ነው የመካከለኛው ምስራቅ ፖለቲከኞች ሲፅፉ የቆዩትከዚህ ቀደም እኤአ በ2017 ህዳር ወር በቱርክ ጥሪ አቅራቢነት ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን ፕሬዚዳንት ሀሰን ሮሀኒ እና ረሲፕ ጣይብ ኤርዶሀን በሩሲያዋ ሶቺ ከተማ ተገናኝተው በሶሪያ ሰላም እንዲሰፍን እና ጦርነት እንዲያበቃ ሀገራቱ ጦራቸውን እንዲያስወጡ ቢስማሙም ተግራዊ ሳይደረግ ቀርቷልአሁን እንደተባለው ከሆነ ግን በሶሪያ ለሰባት አመታት ያክል ነግሶ የቆውን ጦርነት በቃህ ለማለት ሩሲያቱርክ እና ኢራን በአንካራ ተገናኝተው መምከራቸውን ነው አልጀዚራ በዘገባው ያሰፈረውየሶስቱ ሀገራ መሪዎች በአንካራ ተገናኝተው በሶሪያ ሰባት አመታት የዘለቀው ጦርነት ሊያበቃ ይገባል በምትኩ ሀገሪቱ በኢኮኖሚ በመድቀቋ እና ዜጎቿ ለርሀብ እና ስደት በመዳረጋቸው የመልሶ ግንባታ የልማት ስራዎች መፋጠን እንደሚገባቸው በውይይታቸው መነሳቱ ተነግሯልየሶስቱ ሀገራት መሪዎች በሶሪያ ጉዳይ በአንካራ ሲመክሩ ይህ ለሁለተኛ ጊዜ ሲሆን ካለፈው አመት ጀምረው መፍትሄ እናመጣለን ቢሉም ሳይሳካላቸው ቆይተዋል በቱርክ ኢስታንቡል ዩኒቨርሲቲ ተመራማሪ የሆነው መንሱር አኩጉን ሶስቱ ሀገራት በሶሪያ ሰላም ጉዳይ ቀስ በቀስ እየተግባቡ እየመጡ እንደሆነ እና የዚያችን ሀገር ችግር በዘላቂነት ለመፍታት ተነስተዋል ሲል በትንታኔው አንስቷልቶፊቅ ሹማን የተባለ የሊባኖስ የፖለቲካ ተንታኝ በበኩሉ ሩሲያኢራን እና ቱርክ በሶሪያ ያለውን ቀውስ ለማስቆም በአዲስ መልክ ስምምነት መግባታቸው እውቅና ሊቸረው የሚገባ ድርጊት ነው ብሎታልይህንን ደግሞ ሊሳካ የሚችለው በሶሪያ ምስራቃዊ ጉታ የአሳድ መንግስትን የሚፋለሙ ሀይሎች መዳከማቸው እና ቱርክ በሰሜናዊ ሶሪያ አፍሪን እየተጫወተች ባለችው ሚና ነው ሲል ተንታገኙ ያስደግፈዋልየቱርኩ ፕሬዝዳንት ረሲቭ ጣይብ ኤርዶሀን ሩሲያና ኢራን ለአሳድ መንግስት በሚያደርጉት ድጋፍ በምስራቃዊ ጉታ ግዛት የከፋ ሰባዊ ቀውስ እንዲፈጠር ምክንያት ሆነዋል የሚሉትን ፖለቲከኞች ሲነቅፉ ቆይተዋልሶስቱ ሀገራት በሶሪያ መረጋጋትን ለመመለስ ከአፍሪን የተሰደዱ ሰዎችን በመመለስ እና በምስራቃዊ ጉታም መረጋጋትን ለመፍጠር ሀገራቱ መነጋገራቸው ነው የተነገረውቱርክ ግን በአፍሪን ላይ ከፍታ ነበረውን ወታደራዊ ዘመቻ ለማራዘም ሀሳብ እንዳላት ብትገልፅም ነገር ግን የሶሪያን ሰላም በማይረብሽ መልኩ እንደሆነ በማስታወቅ ነውያም ሆነ ይህ ግን የሶስቱ ሀገራት መሪዎች የጦርነት ማብቂያ የሚናፈቅባት ሀገር ሶሪያ ፊቷን ወደ ልማት እንድትመለስ እና ሰላሟም እንዲረጋገጥ መወያየታቸውን የዘገበው አልጀዚራ ነው
https://waltainfo.com/am/33819/
335
13,349
የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን የህግ የበላይነትን፣ የገጽታ ግንባታ እንዲሁም አጋርነትና ትብብር ላይ ከፍተኛ ትኩረት ሰጥቶ እንደሚሰራ ገለፀ
ሀገር አቀፍ ዜና
Dec 17, 2020
401
አዲስ አበባታህሳስ 8 2013 ኤፍ ቢ ሲ የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን ሰላምና ደህንነት የህግ የበላይነትን የገፅታ ግንባታ እንዲሁም አጋርነትና ትብብር ላይ ከፍተኛ ትኩረት ሰጥቶ እንደሚሰራ ገለፀኮሚሽኑ ባዘጋጀው የሶስት ወራት እቅድ ላይ ከፌደራል ፖሊስ አዲስ አበባና ድሬዳዋ ፖሊስ ኮሚሽን ከተውጣጡ ከፍተኛ አመራሮች ጋር መክሯልየፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገብረሚካኤል በአመት የማይሞከሩ ስራዎችን በጥናትና ምርምር በመታገዝ በከፍተኛ ርብርብና ቅንጅት በአጭር ጊዜ ማከናወን እንደሚቻል ገልፀዋልበቀጣይ ሶስት ወራት ተቋሙ ሰላምና ደህንነትን እንዲሁም የህግ የበላይነትን ማረጋገጥ የሰራዊቱንና የተቋሙን አቅም መገንባት የተቋሙ ቀጣይ እይታና የገፅታ ግንባታ እንዲሁም አጋርነትና ትብብር በሚሉት ላይ ከፍተኛ ትኩረት ተሰጥቶ እንደሚያከናውን ገልፀዋልበዚህም አዲስ አበባና ድሬዳዋ ፖሊስ ኮሚሽኖች የእቅዱ አካል መሆናቸውን ጠቁመዋልየፖሊስ ኮሌጅ ዩኒቨርሲቲን በቀጣይ ወደ ዩኒቨርሲቲ ደረጃ ለማሳደግ በትኩረት ይሰራልም ብለዋልከዚህ በተጨማሪም የወንጀል መከላከልና ምርመራ ስራዎችን በመረጃ እንዲመራ በአዲስ መልክ የፖሊስ መረጃ አደረጃጀትና አሰራርን በመዘርጋትና በመተግበር እንደሚሰራና ቀጣይ ምርጫ ያለ ምንም የፀጥታ ችግር በስኬት ተጀምሮ እንዲጠናቀቅ ምቹ ሁኔታ ይፈጠራል ሲሉም ተናግረዋልኮሚሽነር ጀነራሉ ፌደራል ፖሊስ በኦሮሚያ ክልል ከሸኔ ታጣቂ ቡድን ጋር በተያያዘ በቤኒሻንጉል ጉሙዝ መተከል በደቡብ ጉራፈርዳና በሌሎችም አካባቢዎች ባለው ስምሪት ከሌሎች የፀጥታ ሀይሎች ጋር በአጭር ጊዜ ስኬት ለማስመዝገብ እንዲቻል በፅናትና ቁርጠኝነት እንዲሁም በተጠያቂነትና በሀላፊነት ስሜት መሰራት አለበትም ነው ያሉትአዲስ አበባ ከምንም የፀጥታ ስጋት የፀዳች ትሆን ዘንድ ከሌሎች የፀጥታ ሀይሎች ጋር በቅንጅት እየተሰራ ቢሆንም የራሱ ማንዋልና ቢሮ ያለው የስራ ክፍፍል ተቋቁሞ ወደ ስራ የሚገባበት ሁኔታ እንደሚፈጠርም ገልፀዋልአያይዘውም የወንጀል አሰራር ሂደቶች እየረቀቁ የመጡና በቴክኖሎጂ የሚደገፉና ወደ በይነ መረብ ደረጃ እየደረሱ መሆናቸውን ጠቅሰው በዚህ ልክ የቴክኖሎጂ ተጠቃሚ በመሆን ምርመራውን ማከናወን የሚቻልበት ሁኔታ ይፈጠር ዘንድ ተገቢ ስራ መሰራት እንዳለበት አሳስበዋልኮሚሽኑ ከአለም አቀፉ የፖሊስ ተቋም ኢንተርፖል ከተባበሩት መንግስታት እና ከሌሎች ተቋማት ጋር ጥብቅ ትስስር በመፍጠር እንዲሁም የውጭ ሀገራት የፖሊስ ስምሪት ለመጀመር አስፈላጊው ጥናት ተካሂዶ ዝግጅቱ መጠናቀቅ እንዳለበት አውስተዋልበቀጣይም የምድር ባቡር የአቪዬሽን የዩኒቨርሲቲ የድንበር ደህንነት የጎብኚዎች እና የኢንዱስትሪ ፖሊስ የስራ ክፍሎች እንደሚከፈቱ መናገራቸውን ከፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን ያገኘነው መረጃ ያመለክታልከፌስቡክ ገፃችን በተጨማሪ ወቅታዊ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘትየፋና ድረ ገፅ httpswwwfanabccom ይጎብኙ ተንቀሳቃሽ ምስሎችን ለማግኘት የፋና ቴሌቪዥን የዩቲዩብ ቻናል wwwyoutubecomfanatelevision ሰብስክራይብ ያድርጉ ፈጣን መረጃዎችን ለማግኘት ትክክለኛውን የፋና ቴሌግራም ቻናል httpstmefanatelevision ይቀላቀሉ ከዚህ በተጨማሪም በትዊተር ገፃችን httpstwittercomfanatelevision ይወዳጁን ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን
https://www.fanabc.com/%e1%8b%a8%e1%8d%8c%e1%8b%b0%e1%88%ab%e1%88%8d-%e1%8d%96%e1%88%8a%e1%88%b5-%e1%8a%ae%e1%88%9a%e1%88%bd%e1%8a%95-%e1%8b%a8%e1%88%85%e1%8c%8d-%e1%8b%a8%e1%89%a0%e1%88%8b%e1%8b%ad%e1%8a%90%e1%89%b5/
324
25,999
የኮንዶሚኒየም ዕጣ የደረሳቸው አራት ሺሕ ዕድለኞች ክፍያ ካላጠናቀቁ ቤቶቹን እንደማያገኙ ተነገረ
ሀገር አቀፍ ዜና
1 July 2015
Unknown
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ለአስረኛ ጊዜ ባወጣው የኮንዶሚኒየም ቤት እጣ እድለኛ ከሆኑ የከተማው ነዋሪዎች መካከል አራት ሺህ ተመዝጋቢዎች ለክፍያ ይጠበቃሉ ክፍያቸውን በሁለት ሳምንት ውስጥ ካላጠናቀቁ ቤቶቹን እንደማያገኙ ተገለፀ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የቤቶች ልማት አስተዳደር ኤጀንሲ እጣ ከወጣላቸው 35 ሺህ እድለኞች ውስጥ 31 ሺህ ያህሉ ውል መፈፀማቸውን አስታውቋልእጣው ከደረሳቸው መካከል 31 ሺህ ያህሉ ውል ተዋውለው መጨረሳቸውንና ከ15 ቢሊዮን ብር በላይ ቅድመ ክፍያ መፈፀሙን አስታውቋል ቀሪዎቹ እድለኞችም እስከ ሀምሌ 7 ቀን 2007 አም ድረስ ውላቸውን ፈፅመው መጨረስ እንዳለባቸው አሳስቧል ውል የመፈፀሚያ ጊዜው ካለፋቸው ቤቱን እንደማያገኙም አስታውቋልመክፈል ያልቻሉ እጣው የወጣላቸው እድለኞች ደግሞ ቅድመ ክፍያ ሀያ በመቶውን ለመክፈል ከፍተኛ ችግር ውስጥ መግባታቸውን ይናገራሉ ብዙዎቹ በብድርና በተለያዩ ወገኖች ድጋፍ ሊከፍሉ መቻላቸውን ተናግረዋል ከአቅማቸው በላይ የሆነ ኪራይ እየከፈሉ መሆኑን የሚናገሩት ነዋሪዎቹ ለደረሳቸው ኮንዶሚኒየምና ለሚኖሩበት የቤት ኪራይ በየወሩ መክፈል ስለማይችሉ ክፍያውን በሁለት ሳምንት አጠናቁ በመባላቸው ከወዲሁ ስጋት ገብቷቸዋልአራት ኪሎ ልደታና ለመሀል ከተማው ቀርበው በተሰሩ ኮንዶሚንየም ቤቶች የደረሳቸው እድለኞች ኮንዶሚኒየም ቤቱ ባይፀዳ እንኳን ገብተው ለኪራይ የሚከፍሉትን እየከፈሉ እንደሚኖሩ የገለፁት እድለኞቹ ከመሀል ከተማው በ10 እና በ15 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ የደረሳቸው ግን ግራ እንደተጋቡ ተናግረዋልቤቶቹ የተገነቡት አገር ውስጥ በተመረቱ የግንባታ ግብአቶች በመሆኑ ቅናሽ እንዲደረግላቸው የሚጠይቁት ነዋሪዎቹ የመሰረተ ልማት ባልተሟላባቸው አካባቢዎች እጣ የደረሳቸው በኮንዶሚኒየም ቤቶቹ አካባቢ ትምህርት ቤቶች እስከሚከፈቱና ትራንስፖርት ተሟልቶ እስከሚገባ ድረስ የባንክ ክፍያ መጀመሪያው ጊዜ እንዲያራዝምላቸው ጠይቀዋል በተለይ ወደ ሁለተኛ ደረጃ ያለፉና በመሰናዶ ትምህርት ቤት የተመደቡ ልጆቻቸውን እንዴት አጓጉዘው ማስተማር እንደሚችሉ ስጋት ውስጥ እንደከተታቸው ተናግረዋልበሌላ በኩል እጣ የወጣላቸው የተወሰኑ እድለኞች ቅድሚያ ክፍያ የሚከፍሉት አጥተው በየመስሪያ ቤቱ በካፌ በሬስቶራንትና በመዝናኛ ቦታዎች በመገኘት እውነቱን እየተናገሩ እርዳታ እየጠየቁ መሆኑ ታውቋል ሪፖርተር ያነጋገራቸው አንዳንዶቹ እድለኞች ከአስር አመታት ቆይታ በኋላ የደረሳቸው እድል መሆኑን ገልፀው ይህ እድል ካመለጣቸው ዳግመኛ ስለማያገኙት ኢትዮጵያውያን ወገኖቻቸውን እርዳታ በመጠየቅ ለማሟላት እየተሯሯጡ መሆኑን ተናግረዋል በልመና ምን ያህሉን መሸፈን እንደሚችሉ አለማወቃቸውን የሚናገሩት እድለኞቹ እስከ መጨረሻው ቀን ድረስ የቻሉትን ጥረት አድርገው ካልሞላላቸው ምንም ማድረግ ስለማይችሉ ሳይወዱ በግድ እንደሚተውት ተናግረዋልየቤቶች ልማት አስተዳደር ኤጀንሲ ግን ቤቶቹን ለማዋዋል የተቀመጠው ቀነ ገደብ ሀምሌ 7 ቀን 2007 አም ስለሚያበቃ በአስቸኳይ መዋዋሉን እንዲያጠናቅቁ አስታውቋል የእጣ እድለኞች የሆኑት አራት ሺህ ያህል ግለሰቦች በተቀመጠው ቀነ ገደብ ውስጥ የማያጠናቅቁ ከሆነ ቤቶቹን እንደማያገኙ ገልጿልየአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ካቢኔ በተለይ በአስረኛው ዙር እጣ የወጣባቸው ኮንዶሚኒየም ቤቶች ዋጋ በመጋነኑ ምክንያት ልዩ ኮሚቴ አቋቁሞ የዋጋውን ሁኔታ ማጥናት መጀመሩ የታወቀ ቢሆንም አሁን በምን ሁኔታ ላይ እንደሚገኝ ለማወቅ የተደረገው ጥረት አልተሳካም   
https://www.ethiopianreporter.com/article/7803
355
50,104
የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በሳዉዲ አረቢያ ማረሚያ ቤት ታስረው የቆዩ 451 ዜጎች መመለሱን አስታወቀ
ፖለቲካ
December 26, 2018
Unknown
የኢፌዴሪ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በሳዉዲ አረቢያ ማረሚያ ቤት ታስረው የቆዩ 451 ዜጎች መመለሱን አስታውቋልሚኒስቴሩ በጄዳ በጂዛን እና አከባቢዋ በተለያዩ ጉዳዮች ተከሰው በእስር ላይ የቆዩ 451 እስረኞች ወደ አገራቸው መመለሳቸውን ነው ያስታወቀውትላንት በታህሳስ 162011 አም በሳዉዲ አረቢያ መንግስት ምህረት ተደርጎላቸዉ ወደ አገራቸው እንዲመለሱ የዲፕሎማሲ ማግባባት ስራ መሰራቱን ሚኒስቴሩ ገልጿልሚኒስትር መስሪያ ቤቱ ባለፈዉ ሳምንትም ወደ 2 ሺህ 400 የሚሆኑ ዜጎችን ከሳዉዲ አረቢያ 231 ዜጎችን ደግሞ ከታንዛኒያ መመለሳቸዉ ይታወቃል ምንጭየውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃልአቀባይ ፅህፈት ቤት
https://waltainfo.com/am/30747/
72
26,118
ምርጫ በባህር ዳር
ፖለቲካ
27 May 2015
Unknown
ከምርጫው ዋዜማ ጀምሮ የባህር ዳር ከተማ ንግድ መደብሮች በጊዜ መዘጋት ጀምረዋል በምርጫው እለትም የህዝቡና የተሸከርካሪዎች ተቀዛቅዞ አብዛኛው ህዝብ በሌሊት ወጥቶ ድምፅ ከመስጠት ውጭ እንደወትሮው በባህር ዳር ጎዳናዎች ላይ የነበረው እንቅስቃሴ ተዳክሞ ታይቷል በቀድሞው የከተማዋ አስተዳደር በ17 ቀበሌዎች በአሁኑ አስተዳደራዊ መዋቅር ደግሞ በዘጠኝ ክፍለከተሞች የተደራጀችው ባህር ዳር ከተማ ለ2007 አም ጠቅላላ ምርጫ በከተማው ከሚኖረው ህዝብ ውሰጥ ድምፅ ለመስጠት ከ92 ሺህ በላይ ነዋሪ ተዝግቦ ነበር የከተማው ምርጫ ቦርድ ፅህፈት ቤት ማስተባበሪያ ይፋ ባደረገው መረጃ መሰረት 86 ከመቶ ያህል የባህር ዳር ነዋሪ ግንቦት 16 2007 አም ድምፅ በመስጠት ተሳትፏልፋሲሎ ክፍለ ከተማ ወይም በቀድሞው ጊዜ ቀበሌ 03ና 15 የነበሩት ህዳር 11 ወይም ቀበሌ 11 ጣና  ክፍለ ከተማ ቀበሌ 11 ሽንብጥ ቀበሌ 13 በላይዘለቀ ቀበሌ 0708 ሰፈረ ሰላም ቀበሌ04 ግሽ አባይ ቀበሌ 12ና 16 ሹም አቦክፍለከተማ ቀበሌ 10 በሚባሉትና በሌሎችም የተደለደሉ 115 የምርጫ ጣቢዎች ውስጥ ምርጫ ሲካሄድ በዋለበት እለትም ሆነ ከምርጫው ዋዜማ በፊትም ቢሆን በሶስት ወገን የሚሰሙ ምርጫውን የተመለከቱ ድምፆች ነበሩ ተቃዋሚ ፓርቲዎች ገዥው ብሄረ አማራ ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ ብአዴንኢህአዴግና ምርጫ ቦርድ በየፊናቸው በባህር ዳር ሊካሄድ ስላለው ምርጫ ተናግረዋልበባህር ዳር ከሚወዳደሩ ፓርቲዎች መካከል ከምርጫው አስቀድሞ ሪፖርተር ያነጋገራቸው የሰማያዊና የኢትዮጵያውያውን ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ ኢዴፓ እንዲሁም የገዥው የብአዴንኢህአዴግ አመራሮች በፊናቸው የሚሉት አላቸውበአማራ ክልል ከተወዳደሩት 16 የፖለቲካ ፓርቲዎችና አንድ የግል እጩ አኳያ በሁሉም መስኩ ብአዴን ፈርጣማ ነበር በመላው አማራ ክልል ካቀረባቸው 137 እጩ ተወዳዳሪዎች ባሻገር የምርጫ ቅስቀሳ ሲያካሂድ በጀት ሲመድብ ታዛቢ ሲያሰማራ ወዘተ ከፍተኛውን የበላይነት ይዞ ነው በአንፃሩ የብአዴን ተፎካካሪዎች በራሳቸው የአቅም ችግርና በገዥው ፓርቲ ደረሱብን ባሏቸው ጫናዎች ከቅስቀሳ እንከ ታዛቢ ማሰማራት ባለው ሂደት ላይ ደካማ ሆነው ታይተዋል ሰማያዊ ፓርቲ ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 51 ለክልል ምክር ቤት 82 ኢዴፓ ለተወካዮች 56 ለክልል 25 መኢአድ ቅንጅት ለተወካዮች 37 ለክልል 22 አምድነት ለተወካዮች ምክር ቤት 24 ለክልል 28 እጩ ተመራጮችን ካስመዘገቡ መካከል ናቸውኢዴፓ ቅንጅት ኢዴአን አገህዴፓ የአገው ህዝብ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ ብአዴን በየ15 ቀኑ በጋራ ይነጋገራሉ የባህር ዳር ከተማ የፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት ሰብሳቢ አቶ ፈንታ ደጀን ለሪፖርተር እንደገለፁት ብአዴን ኢህአዴግ እንደ ፓርቲ የተቃሚዎቹ ተወዳዳሪ ቢሆንም እንደመንግስት ግን ተወዳዳሪዎቹ ላይ ጫና ይደረግባቸው እንደሆነ ተወዳዳሪ ፓርቲዎች እገዛ ይፈልጉ እንደሆነ ድጋፍ ያደርጋል ብለዋል አቶ ፈንታ ደጀን በባህር ዳር ከተማ የፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት ሰብሳቢና የብአዴን አመራር ናቸው አቶ ፈንታ ለፓርቲዎች ይህንን ማድረጋችን ለዴሞክራሲ ስንል ነው ባይ ናቸው ይህንን የምናደርግበት ምክንያት ለመድብለ ፓርቲ ስርአትና ለዴሞክራሲ መጎልበት የሚናቸውን አስተዋፅኦ ግምት ውስጥ በማገባት ነው ብለዋል ሆኖም በባህር ዳር ምርጫ ክልል በገዥው በተቃዋሚ ፓርቲዎችና በምርጫ ቦርድ ፅህፈት ቤት አስተባባሪዎች የተነሱ ቅሬታዎች ነበሩ የፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት ሰብሳቢው አቶ ፈንታ ከሚጠቅሷቸው ችግሮች መካከል የፖስተር መቀደድ የባነር ማስታወቂያ መነሳት ችግሮች ይጠቀሳሉ ያለመጣጣም የመገፋፋት የስነ ምግባር ደንብ ጥሰት በፓርቲዎች ሲፈፀሙ ነበር የሚሉት አቶ ፈንታ በተለይ አገዴፓ በገበያ ቀናትና በአብያተ ክርሲያናት ውስጥ ቅስቀሳ በማድረጉ ጥሰት ፈፅሟል ብለዋል እንዲህ ያሉ ክሶች ሲቀርቡበት የነበረው አገዴፓ ስህተቶቹን እንዲያርም መደረጉን በጨለማ ስብሰባ ሲያካሂዱ የነበሩ ፓርቲዎች እንደነበሩም አቶ ፈንታ ይናገራሉ እነዚህ ችግሮች በውይይትና በመነጋገር መፈታታቸውን አስታውቀዋልሰማያዊ ፓርቲ ከሌሎች ይልቅ በ2007ቱ ምርጫ ተራማጅ የነበረና ለመንግስትም ስጋት መሆኑ የታየ ይመስል ነበር በአጥፊነት መንግስት ደጋግሞ ስሙን ሲያነሳው ከርሟል ሰማያዊ ፓርቲ በፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት ውስጥ አባል አይደለም አባል ያልሆነበት ምክንያትም ምክር ቤቱ ላይ እምነት ስለሌው እንደሆነ ይገልፃል ሆኖም ሰማያዊን ጨምሮ የምክር ቤቱ አባል የሆኑ ፓርቲዎች በባህር ዳር በዘጌ መሸንቴ በዘንዘልማና በጢስ አባይ ዙሪያ የታሰሩባቸው ታዛቢዎችና እጩ ተወዳዳሪዎች እንደነሩ ገልፀዋልየኢትዮጵያ ዴምካራሲያዊ ፓርቲኢዴፓና የሰማያዊ ፓርቲ አመራሮች በባህር ዳርና በዙሪያው በሚገኙ የምርጫ ክልሎች ለተመራጭነት ያቀረቧቸው እጩዎችና የምርጫ ታዛቢዎች ላይ ምርጫው ሊካሄድ አንድ ቀን እስኪቀረው ድረስ እስራትና ድብደባ ሲፈፀምባቸው እንደነበር ለሪፖርተር ገለፁ የአካባባው ምርጫ አስፈፃሚዎች ችግሩን እንደማያውቁት አስታወቀዋልሻምበል ያየህይራድ ዘለቀ የኢዴፓ ተወካይና በባህር ዳር ምርጫ ክልል ፓርቲያቸውን ወክለው ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሚወዳደሩ ናቸው ሻምበል ያየህይራድ በባህር ዳር ከተማ  ለሪፖርተር የምርጫ ዘጋቢ እንዳስታወቁት እሳቸው በሚወዳደሩበት የምርጫ ክልልም ሆነ በባህር ዳር ዙሪያ በሚገኙት ዘጌ መሸንቲ ጢስ አባይዘንዘልማ የምርጫ ክልሎች ውስጥ የኢዴፓ አባላት ላይ እስራትና እንግልት ተፈፅሟል በተለይ በዘጌ መሸንቲና በጢስ አባይዘንዘልማ ምርጫ ጣቢያዎች ላይ ለታዛቢነት ተመድበው የነበሩት ሁለት የፓርቲው ተወካዮች አርብ እለት ታስረው በማግስቱ መፈታታቸውን ገልፀዋል በምን ምክንያት እንደታሰሩ እንዳላወቁ ገልፀዋል የፖስተሮች መቀደድ የባነር ማስታወቂያዎች መነሳት ሲያጋጥሙ ከነበሩ ችግሮች መካከል የሚጠቀሱ መሆናቸውን ሻምበል ያየህይራድ አስታውቀዋል በጎንጂ በቆለላ በአዴት ምርጫ ክልሎች እንዲወዳደሩ ያቀረባቸው እጩዎች በምርጫ ቦርድ መሰረዛቸውንና የተሰረዙበት ምክንያትም ለኢዴፓ እንዳልተገለፀት ተናግረዋልሰማያዊ ፓርቲም ተመሳሳይ ጫና ሲደርስበት እንደቆየ አስታውቋል የፓርቲው የህዝብ ግንኙነት ሀላፊ አቶ ዮናታን ተስፋዬ ለሪፖርተር በሰጡት ማብራሪያ በምስራቅና ምእራብ ጎጃም ዘኖች ያቀረባቸው እጩዎች ላይ በአንድ ሳምንት ውስጥ ብቻ ለበርካታ ጊዜያት እስራትና ድብደባ ተፈፅሟል በተለይ ሲነን በምትባለው ወረዳ በርካታ አባላቱ ሲታሰሩ እንደነበር አቶ ናትናኤል ገልፀዋል በባህር ዳር ምርጫ ክልል እንዲወዳደሩ ካቀረባቸው ሁለት እጩዎች አንዱ ተሰርዘው በአንድ አባል ብቻ ለተወካዮች ምክር ቤት ለመወዳደር መገደዱን አስታውቀዋል የሰማያዊ ፓርቲ የባህር ዳር ፅህፈት ቤት ምክትል ሰብሳቢ አቶ ማሩ ዳኜም በርካታ እንግልት በአባሎች ላይ ሲደርስ መቆየቱን ገልፀው ሚዲያው በሚደርስብን በድልና እንግልት ላይ ዝምታን መርጧል ሲሉ ወቅሰዋል  ሰማያዊ ፓርቲ በአገርአቀፍ ደረጃ 200 እጩዎች አንደተሰረዙበት ሲገልፅ ኢዴፓ በበኩሉ 90 እጩዎች እንደተዘሩበት ይፋ አድርጓልየባህር ዳርና ዙሪያው የምርጫ ቦርድ ፅህፈት ቤት አስተባባሪዎች በበኩላቸው ታሰሩ ስለተባሉት የሁለቱ ፓርቲዎች አባላት የሚያውቁት ነገር እንደሌለ ገልፀዋል አቶ ገረመው አስራት የባህር ዳር ምርጫ ክልል የምርጫ ቦርድ ፅህፈት ቤት አስተባባሪ ናቸው አቶ ገረመው ለሪፖርተር እንዳስታወቁት በምርጫ ቦርድ አሰራር መሰረት ፓርቲዎች በደብዳቤ የደረሱባቸውን ችግሮች ማሳወቅ ሲኖርባቸው ቦርዱ ከሰማያዊም ሆነ ከኢዴፓ በፅሁፍ የደረሰው ምንም አይነት አቤቱታ የለም በዘጌ መሸንቲ ምርጫ ክልል የምርጫ አስተባባሪዎች ኢዴፓ ታስረውብኝ ነበር ስላላቸው የምርጫ ታዛቢዎች የሚያውቁት ነገር እንደሌለ ገልፀዋልየፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት በበኩሉ አንድም እጩ ሆነ ታዛቢ ስለመታሰሩ ምንም የመጣ አቤቱታ የለም እርግጥ ቀደም ሲል በምእራብ ጎጃም ውስጥ በምትገኝ አንዲት ወረዳ ማንነቱ ያልታወቀ ሰው ተይዞ ነበር ማንነቱ ሲጠየቅ እጩ ነኝ እናንተ ልትጠይቁኝ አይገባም በማለት ግጭት ተፈጥሮ ታስሮ ነበር ይሄ ሰው ታስሮ የነበረው በእጩ ምዝገባ ጊዜ ሲሆን ያኔውኑ ተለቋል በማለት አቶ ፈንታ ስለፓርቲዎቹ ቅሬታ ከሪፖርተር ተጠይቀው የሰጡት ምላሽ ነበር ምርጫው ሊካሄድ አንድ ቀን እስኪቀረው ድረስ ዘጌ መሸንቲም ሆነ ጭስ አባይ ላይ አንድም ሰው አልታሰረም ካሉ በኋላ የታሰረ የተደበደበ የተሰረዘ እኔ የማውቀው እጩ የለም በማለት በተቀናቃኝ ፓርቲዎች በኩል ለሪፖርተር ያነሷቸውን ቅሬታዎች እንደማያውቋቸው ገልፀዋልየፓርቲዎች የእጩ ተወዳዳሪ ወኪል ታዛቢ መመዝገብ ያለበት የምርጫ ቀን ከመድረሱ አስር ቀናት በፊት ሲሆን መመሪያ ቀጥር 32001 አንቀፅ 19 ላይ በሰፈረው መሰረት ፓርቲዎች ታዛቢዎቻቸውን በማቅረብ እንዲያስመዘግቡ የሚጠይቅ ቢሆንም ምርጫው አንድ ቀን እስኪቀረው ድረስ የተቃዋሚ ፓርቲዎችን በመወከል ለሚገኑ ታዛቢዎች መታወቂያ ሲሰጥ እንደነበር በባህር ዳር ዙሪያ ከሚገኙ ምርጫ አስተባባሪዎች ተገልጿልየፖለቲካ ፓርቲዎች የምርጫ ታዛቢ ብቻም ሳይሆን እጩዎቻቸውን ማስዝገብና ለምርጫ ማወዳደር እንዳይችሉ መደረጋቸውን ሲገልፁ ከርመዋል ያለምንም ማብራሪያ እጩዮቼ ተሰርዘውብኛል ካለው ኢዴፓ እስከ ሰማያዊ ፓርቲ በተወዳዳሪ እጩ ስረዛ ምርጫ ቦርድን አጥብቀው ሲኮንኑ ከርመዋል ሰማያዊ ፓርቲ 200 እጩዎቹ ኢዴፓም ከ90 በላይ ተወዳዳሪዎቹ መሰረዛቸውን በማስመልከት ደጋግመው ሲጠይቁና ፍርድ ቤት ሲመላለሱ ከከረሙ ፓርቲዎች መካከል የሚጠቀሱ ናቸውድምፅ በተሰጠበት እለት በበርካታ የምርጫ ጣቢያዎች የተቃዋሚ ፓርቲዎች ታዛቢዎችን ማየት አልተቻለም የምርጫ አስፈፃሚዎች ስለጉዳዩ ሲጠየቁም የተቃዋሚ ፓርቲ ታዛቢዎች አንዳልመጡና እንዳላነጋገሯቸው ጠቅሰዋል በአንፃሩ የብአዴንኢህአዴግ ታዛቢዎች በሁሉም የባህር ዳር ምርጫ ክልልና በዙሪያው በሚገኙ ምርጫ ጣቢዎች ሁሉ ላይ ተገኝተዋልየክልሉም ሆነ የባህር ዳር ከተማ ምርጫ አሳታፊነቱና ለሌሎች ተቀናቃኝ ፓርቲዎች የሰጠው ቦታ ፍትሀዊ ነው ብሎ ብአዴን ያምናል ወይ ተብለው የተጠየቁት አቶ ፈንታ በአማራ ክልል ለተወካዮች ምክር ቤት 137 ወንበር አለ ለክልል ምክር ቤት 292 ወንበር አለ ለእነዚህ ወንበሮች እጩ የማቅረብ ስራ ሰርተናል እነሱም ተቃዋሚዎች እጩ የማቅረብ ስራ ይሰራሉ ቀድመው ያላፈሩትን አባልና እጩ በዚህ ወቅት ሊያገኙ አይችሉም ይህ አይነት ነገር ገጥሟቸው ሊሆን ይችላል ብአዴን ስለፈለገ ወይም ስላልፈለገ እጩ ከማቅረብ የሚያግዳቸው ነገር የለም እስከሁን በመደበኛ ሁኔታ እየሄድን ነው የነበረው ብለዋልበአንፃሩ ተቃዋሚዎች የሚሰረዙባቸው እጩዎች ብቻ ሳይሆኑ ታዛቢዎች መሆናቸውንም ሲገልፁ ተደምጠዋል በባህር ዳር ምርጫ ክልል ከሚወዳደሩ ፓርቲዎች አንዱ የሆነው የኢትጵያውያን ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ ኢዴፓ የታዛቢነት መታወቂያ ከሰጣቸው ከ60 በላይ ታዛቢዎች ውስጥ አብዛኞቹ እንዳልተገኙለት የባህር ዳር ከተማ የኢዴፓ አመራርና ፓርቲውን ወክለው ለተወካዮች ምክር ቤት የተወዳደሩት ሻምበል ያየህይራድ ዘለቀ ናቸው ሻምበል ያየህራድ የፓርቲው ታዛቢዎች ያልተገኙት በፍርሀት ምክንያት ሊሆን እንደሚችል ገልፀዋል ከዚህ ባሻገር ግን ሁለት ታዛቢዎች መታወቂያችሁ ላይ ፎቶግራችሁ አልተለጠፈበትም ተብለው ወደ ምርጫ ጣቢያ እንዳይገቡ መከልከላቸውን ለሪፖርተር ገልፀዋል ይህም ሆኖ የኢዴፓ ፕሬዚዳንት ዶክተር ጫኔ ከበደ ከተወዳደሩባቸውና ጠንካራ ፉክክር ይኖራቸዋል ተብለው ከሚጠበቁት አካባቢዎች አንዱ የባህር ዳር ዙሪያ ዘንዘልማ ምርጫ ክልል ቢሆንም ሪፖርተር በተገኘበት የዘንዘልማ ሚካኤል ምርጫ ቁጥር 2 በብአዴንና ከህዝብ ታዛቢዎች እንዲሁም ዘግይተውም ቢሆን ከሲቪክ ማሀበራት ጥምረት ታዛቢዎች ታይተዋል ከዚህ ውጭ የኢዴፓ ታዛቢዎች በቦታው አልተገኙም ነበር  በባህር ዳር ምርጫ ክልል ዶክተር በቃሉ አጥናፍና አቶ ወርቁ ጥላሁን የተባሉትን እጩዎች በመወከል ከሰማያዊ ፓርቲ የተገኙ የምርጫ ታዛቢዎች ቁጥርም የሉም በሚያስብል መጠን ተገኝተዋል  በባህር ዳር ምርጫ ክልል ካሉት 115 ምርጫ ጣቢዎች 663 መራጮች የተመዘገቡበት የሰፈረ ሰላም 042ለ ምርጫ ጣቢያ የብአዴን የኢዴፓና የሰማያዊ ፓርቲ እጩ ተወዳዳሪዎች ታዛቢዎች ተገኝተዋል የሰማያዊ ፓርቲ ታዛቢ  አቶ እንደሻው አቤ ችግሮች አይከሰቱም አይባልም ጥቃቅን ችግሮች ተከስተዋል ለምሳሌ ለአረጋውያን በድምፅ መስጫ ጣቢያ ውስጥ የድምፅ አሰጣጥ ገለፃ መስጠት ተገቢ ባለመሆኑ ይህ ሂደት ከድምፅ መስጫው ውጭ እንዲደረግ ከብአዴን ከህዝብ ታዛቢዎችና ከሲቪክ ማሀበራት ታዛቢዎች ጋር ተነጋግረን እየተስተካከለ ነው ብለው ነበር አቶ ደረጄ ተሾመ የኢዴፓ እጩ ተዋወዳዳሪ ታዛቢ ናቸው ድምፅ አሰጣጡ ጥሩ አካሄድ ማሳየቱን ገልፀው ሆኖም አረጋውያንን በተመለከተ ከሰማያዊ ፓርቲ ተወካይ ጋር ተመሳሳይ ሀሳብ እንዳላቸው ተናግረዋል ከዚህ ባሻገር ግን አንዳንድ አስገራሚ ክስተቶችንም መታዘብ ተችሏል ገነቱ በላይ በሽንብጥ ክፍለከተማ ምርጫ ጣቢያ 1ሀ1 አስተባባሪ ናቸው በዚህ ጣቢያ ድምፅ ለመስጠት የተመዘገቡ 851 መራጮች ድምፅ እየሰጡ በነበረበት እለት ያልተለመደ አሰራር ሲካሄድ ታይቷልበምርጫ ጣቢያው አንድ ወጣት አቅመ ደካሞችና አረጋውያንን እንዲሁም የአካል ጉዳት ያለባቸውን መራጮች ለማገዝ በሚል በምስጢር ድምፅ መስጫ ቦታው አብሮ ሲገባ ታይቷል የምርጫ አስተባባሪው የወጣቱን ገለልተኛነት የትኛውንም ፓርቲ ያልወከለና ያልወገነ እንደሆነ በመግለፅ ተከራክረዋል ይህም ሆኖ ወጣቱ አንድም የተቃዋሚ ፓርቲ ታዛቢ ባልተገኘበት ምርጫ ጣቢያ በፖለቲካ ፓርቲ እጩ ታዛቢዎች ወንበር ላይ ተቀምጦ ታይቷል ምርጫው መጠናቀቁን ተከትሎ በባህር ዳር ድምፅ ይሰጣል ተብሎ ከሚጠበቀው 92 379 መራጭ ህዝብ ውስጥ 86 ከመቶ ያህሉ ድምፁን መስጠቱን የባህር ዳር ምርጫ ክልል አስፈፃሚ ፅህፈት ቤት ይፋ አድርጓል በባህር ዳር ከተማ በሚገኙት የምርጫ ጣቢያዎች በሁሉም የምርጫ ውጤቶች መለጠፋቸውም ታውቋል እስካሁንም ከየትኛውም ተወዳዳሪ ፓርቲ አንድም ቅሬታም ሆነ ክስ  እንዳልደረሳቸው ለፅህፈት ቤታቸው እንዳልቀረበ የገለፁት በባህር ዳር ምርጫ ክልል የምርጫ አስተባባሪው አቶ ገረመው አስራት ናቸው
https://www.ethiopianreporter.com/article/7383
1,487
4,517
ሴቶች በሳይንስና ቴክኖሎጂ ያላቸው ሚና እንዲጎለብት እየተሰራ ነው
ሀገር አቀፍ ዜና
June 2, 2019
49
ሴቶች በሳይንስና ቴክኖሎጂ ያላቸው ሚና እንዲጎለብት እየተሰራ መሆኑን የኢኖቬሽን ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር አስታወቀ በሚኒስቴሩ የሴቶች ህፃናት እና ወጣቶች ጉዳይ ዳይሬክተር ወይዘሮ ኤል ሳቤት ገብረስላሴ ትናንት በሚኒስቴሩ የስ ብሰባ አዳራሽ በተካሄደው መድረክ ላይ እንደተናገሩት ሴቶች በቴክኖሎጂ ያላቸው ተሳትፎ እጅግ በጣም ዝቅተኛ ነውይሄንን ውስንነት ለመፍታትም አዲስ ፕሮግራም ይፋ ተደርጓል በእለቱ የእንጦጦ ቴክኖሎጂ ፌሎሺፕ የተሰኘ ፕሮግራም የማስተዋወቅ እና ወደ ተግባር መግቢያ ቀን መሆኑን ጠቅሰው ፕሮግራሙ የሴቶችን የቴክኖሎጂ ተሳትፎ የሚያሳድግና ተሳታፊ የሚያደርግ መሆኑን ተናግረዋል ይህ ፕሮግራም በወጣት ወንጌል እና ጓደኞቿ ተቀርፆ ሲመጣ በደስታ ተቀብለን ወደ ተግባር ነው የገባነው ብለዋል ወይዘሮ ኤልሳቤት እንዳሉት እስከዛሬ ቴክኖሎጂ እና ቴክኖሎጂ ነክ የሆኑ ነገሮችን ከውጭ ነው የምና ስመጣው ታዲያ ይህንን ለመቅረፍ ብሎም ወጣቶችን ስራ ፈጣሪ ለማድረግ ያለመው ፕሮግራም ከተለያዩ የአገሪቱ ክፍሎች የተመረጡ 25 ሴት የቴክኖሎጂ ምሩቃንና በመማር ላይ ያሉ ተማሪዎች ፈጠራ እና ክህሎትን በሚያዳብሩበት ፕሮግራም ገብተው ችግር ፈቺ ሆነው እንዲወጡ ይደረጋል አምባሳደር ገነት ዘውዴ በበኩላቸው ሚኒስትር መስሪያ ቤቱ ሴቶችን ለማብቃት እየሰራ ያለውን ተግባር አድንቀው በየትኛውም ደረጃ ቢሆን እንቅፋቶች እና ችግሮች እንደሚያጋጥማችሁ አስባችሁ ወደ ፊት መሄድ እና ተግታችሁ በመማር በብልሀት እና ከስሜታዊነት በራቀ አስተሳሰብ አሽናፊ መሆን አለባችሁ ብለዋል የእንጦጦ ቴክኖሎጂ ፌሎሺፕ መስራች እና ባለራእይ የሆነችው ወጣት ወንጌላዊት ተካ እንዳለችው በስኮላርሺፕ ካናዳ ከገባች እና የትምህርት እድሉን ካገኘች በኋላ የአገሯን ልጆች ልትረዳበት የምትችልበትን መንገድ በመፈለግ ከሁለት ካናዳውያን የክፍል ጓደኞቿ ጋር ፕሮግራም በመቅረፅ እንዲሁም ኢኖቬሽን ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ጋር አብሮ በመሆን እና በመመካከር ፕሮግራሙ እውን ሊሆን መቻሉን ተናግራለችአዲስ ዘመን ግንቦት 252011 
https://www.press.et/Ama/?p=11853
217
31,965
Woldia Appoints Zelalem Shiferaw
ስፖርት
May 14, 2018
Unknown
Ethiopian topflight side Woldia Sport Club named Zelalem Shiferaw as their new head trainer The club confirmed the new development earlier today via their official Facebook handle although failed to disclose for how long his contract would runZelalem was unemployed after leaving Dire Dawa Ketema midway through the 201718 season on a mutual consent Under his tenure the Easterners avoided relegation last term but failed to capitalize on the heavy investment they made this season as Zelalem threw the towel He was linked with a move to Wolaitta Dicha months agoWoldia were on hunt for a new trainer following the suspension of Zemariam Woldegiorgis by the Ethiopian Football Federation Discipline Committee The new boss has the responsibility of securing league safetyZelalem previously worked at Debub Police Sidama Bunna Hawassa Ketema Adama Ketema and Dedebit He had a brief spell with the Ethiopian National Team as assistant to the then head trainer Gebremedhin Haile
https://soccerethiopia.net/football/36246
153
42,179
የኢንፍሉዌንዛ ወረርሽኝ በሰሜንና ደቡብ ኮሪያ
ዓለም አቀፍ ዜና
January 29, 2018
Unknown
ከፍተኛ የኢንፍሉዌንዛ ወረርሽኝ ስጋት መኖሩ በሰሜንና በደቡብ ኮሪያዎች ዘንድ እየተሰማ መሆኑ ተነገረስጋቱ አሳሳቢ የሆነውም ከተለያዩ የአለም ክፍሎች የተውጣጡ ጎብኚዎች ለ2018ቱ የክረምት ኦሊምፒክስ ውድድር በደቡብ ኮሪያዋ PyeongCang ሊገናኙ ከሁለት ሳምንት ያነሰ ጊዜ መሆኑ እንደሆነም ታውቋልየሰሜን ኮሪያ የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር እንዳረጋገጠው እአአ ካለፈው ታህሳስ 12017 እስካሁኑ ጥር 16 2018 ድረስ 8መቶ ሰዎች በዚሁ ተላላፊ መሆኑ በተነገረለት ተስቦ ተይዘዋል ይህንኑ የሰሜን ኮሪያ መግለጫ አለማቀፉ የቀይ መስቀልና ቀይ ጨረቃ ማሀበር በመፅሄቱ አስፍሮት ለንባብ በቅቷል
https://amharic.voanews.com//a/north-south-korea-hit-by-fle-outbreaks-ahead-of-olympics-1-29-2018/4229638.html
70
34,543
ሀዋሳ ከተማ ከ ወላይታ ድቻ – ቀጥታ የፅሁፍ ስርጭት
ስፖርት
May 3, 2016
Unknown
ሀዋሳ ከተማ 00 ወላይታ ድቻተጠናቀቀ ጨዋታው ካለ ግብ ተጠናቋል76 በድጋሚ ስንተታየሁ ከግብ ጠባቂው ጋር አንድ ለአንድ ተገናኝቶ ብሪያን አወጣበት72 ስንታየሁ ከግብ ጠባቂው ጋር አንድ ለአንድ ቢገናኝም ለውሳኔ በመዘግየቱ ሙጂብ ከኋላ መጥቶ አወጣበትየተጫዋች ለውጥ ወላይታ ድቻ 63 ሰለሞን ሀብቴ ወጥቶ ፀጋዬ ብርሀኑ ገብቷልየተጫዋች ለውጥ ወላይታ ድቻ 57 ስታየሁ መንግስቱ ገብቶ አላዛር ፋሲካ ወጥቷል55 ጥሩ የኳስ ፍሰት በሁለቱም በኩል ቢታይም የግብ ሙከራዎች አልተደረጉምተጀመረ ሁለተኛው አጋማሽ የጨዋታ ክፍለ ጊዜ ተጀምሯል 45 መደበኛው የመጀመርያ አጋማሽ የጨዋታ ክፍለጊዜ ተጠናቆ 2 ደቂቃ ተጨምሯልቢጫ ካርድ 44 ሙባረክ ሽኩር የመጀመርያ የማስጠንቀቂያ ካርድ ተመልክቷል36 በመልሶ ማጥቃት ወደፊት የሄዱት ድቻዎች ከማእዘን የተሻገረውን ኳስ ዮሴፍ ደንገቶ በግንባሩ ከመሬት ጋር አንጥሮ ሞክሮ ለጥቂት ወጣበት25 ታፈሰ ላይ የተሰራውን ፋውል ተከትሎ የተሰጠውን ቅጣት ምት ጋዲሳ ሞክሮ የግቡን አግዳሚ ገጭቶ ወጥቷል24 ሀዋሳ ኳሱን ተቆጣጥሮ ቢጫወትም ጥቅጥቅ ያለውን የድቻን መከላከል ሰብሮ ሊገባ አልቻለም ባንፃሩ ድቻ በመልሶ ማጥቃት ወደጎል ለመድረስ እየሞከረ ይገኛል18 ሰለሞን ሀብቴ ግልፅ የግብ ማስቆጠር አጋጣሚ አግኝቶ ሳይጠቀምበት ቀርቷል15 ሀዋሳ ኳሱን ተቆጣጥሮ ተጭኖ እየተጫወተ ቢሆንም ይህ ነው የሚባል የግብ ሙከራ አላደረገም ፍርድአወቅ ሲሳይ ባጋጠመው ጉዳት ተቀይሮ መድሀኔ ታደሰ ተቀይሮ ገብቷል5 ሁለቱም ቡድኖች መሀል ሜደ ዳላይ ያመዘነ የጥንቃቄ እንቅስቃሴ እያደረጉ ይገኛሉ0845 አጅግ ቁጥሩ ከፍተኛ ስፖርት አፍቃሪ ይህን የደርቢ ጨዋታ ለመከታተል በስቴዲዮሙ ሲገኝ ውስጥ ካለው ያላነሰ ሰው በውጭ ሰልፍ ላይ ይገኛል የሚገርም ድባብ እየተመለከትን ነው 7 ዳንኤል ደርቤ 6 አዲስአለም ተስፋዬ 17 ሙጂብ ቃሲም 12 ደስታ ዮሀንስ24 ሀይማኖት ወርቁ 21ሙሉጌታ ምህረት13 አስቻለው ግርማ 5 ታፈሰ ሰሎሞን 11 ጋዲሳ መብራቴ27 ፍርድ አወቅ ሲሳይ 30 ክብርአብ ዳዊት 22 መላኩ ወልዴ 9 አንተነህ ተሻገር 19 ዮሀንስ ሰገቦ 4 አስጨናቂ ሉቃስ 15 መድሀኔ ታደሰ 25 ሄኖክ ድሌቦ12 ወንደሰን አሸናፊ7 አናጋው ባደግ 27 ሙባረክ ሽኩር 2 ፈቱዲን ጀማል 14 ሰለሞን ሀብቴ9 ያሬድ ዳዊት 8 አማኑኤል ተሾመ 4 ዮሴፍ ደንገቱ 18 በድሉ መርእድ17 በዛብህ መለዮ 19 አላዛር ፋሲካ 1 አስራት ሚሻም 6 ተክሉ ታፈሰ 5 ዳግም ንጉሴ 26 ወድማገኝ በለጠ 20 ስንታየሁ መንግስቴ 23 ፀጋዬ ብርሀኑ 25 መሳይ አንጪሶ
https://soccerethiopia.net/football/9834
316
33,410
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ከሩዋንዳ የውድድር ግብዣ ቀረበለት
ስፖርት
May 12, 2017
Unknown
የሯንዳ እግርኳስ ፌዴሬሽን ይህንን የመታሰቢያ ውድድር እኤአ በ2015 ለመጀመሪያ ጊዜ ያደረገ ሲሆን በውድድሩም ሯንዳ ኬንያ ደቡብ ሱዳን እና ታንዛኒያ ተሳታፊዎች ነበሩ የዘንድሮ ውድድር ከግንቦት 24 እስከ 27 ድረስ በኪጋሊ የሚደረግ ሲሆን ፌዴሬሽኑም ለ13 የአፍሪካ ሀገራት ጥሪ በማድረግ የተሳትፎ ማረጋገጫ መልስ እየተጠባበቀ ይገኛል በውድድሩ እንዲሳተፉ ጥሪ የቀረበላቸውም ሀገራት ሞሮኮ ጊኒ ኢኳቶሪያል ጊኒ ቶጎ ኮንጎ ብራዛቪል ሊብያ ቡርኪናፋሶ ኢትዮጵያ ጋቦን ላይቤሪያ ጋና ኬንያ እና ናይጄሪያ ናቸውዘንድሮ ካለፈው ጊዜ በተለየ በውድድሩ ለመሳተፍ ወደ ሯንዳ የሚመጡ ቡድኖች ወጪያቸውን ሙሉ በሙሉ በራሳቸው መሸፈን እንደሚኖርባቸውም ፌዴሬሽኑ አስታውቋልሯንዳ ውድድሩን በዘር ማጥፋቱ ህይወታቸውን ያጡ ዜጎችን ከማስታወስ በተጨማሪ በ2019ኙ የአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ ከመካከለኛው አፍሪካ ሪፐብሊክ ጋር ባንጉይ ላይ ለምታደርገው ጨዋታ ዝግጅት የምትጠቀመው ይሆናልበውድድር ግብዣው ዙርያ የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ያለው ነገር ባይኖርም መርሀግብሩ ግንቦት 26 ቀን አዲስ አበባ ላይ ለማድረግ ቀጠሮ ከተያዘለት የኢትዮጵያ እና ዩጋንዳ ብሄራዊ ቡድኖች የወዳጅነት ጨዋታ የሚጋጭ በመሆኑ ጥያቄውን ተቀብሎ በውድድሩ ላይ የመሳተፍ እድሉ ጠባብ ይመስላል
https://soccerethiopia.net/football/28275
139
40,738
በግሪክ በተዛመተው ቃጠሎ ሰባ አራት ሰዎች መሞታቸውን ተከትሎ የሃዘን ቀን ታወጀ
ዓለም አቀፍ ዜና
July 25, 2018
Unknown
ግሪክ ውስጥ በፍጥነት በተዛመተው ቃጠሎ ቢያንስ ሰባ አራት ሰዎች መሞታቸውን ተከትሎ በመላ አህገሪቱ የሶስት ቀን የሀዘን ወቅት ታውጇል ፈጥኖ ደራሽ ሰራተኞች አሁንም በመኪናዎችና ቤቶች ፍለጋቸውን ቀጥለዋልየግሪክ ጠቅላይ ሚኒስትር አሌክሲስ ሲፕራስ ናቸው ብሄራዊ የሀዘን ቀኑን ያወጁትከሁሉም የከፋው ቃጠሎ የደረሰው ራፊና በምትባለው ዋና ከተማ አቴንስ አቅራቢያ የምትገኝ የወደብ ከተማ ሲሆን በርካታ ነዋሪዎች እየሸሹ ወደ ባህር ውሀ ውስጥ ገብተዋል ጀልባዎች ከሰባት መቶ የሚበልጡ ሰዎችን አውጥተዋልብዙዎቹ ቃጠሎ የደረሰባቸው ወደሁለት መቶ የሚሆኑ ሰዎች በሆስፒታል ህክምና ተደርጎላቸዋል እስካሁን የት እንደደረሱ ያልታወቁ ቁጥራቸው የማይታወቅ ሰዎች እንዳሉ ተገልጿል እጅግ ደረቅ እና ሞቃት በሆነው የአየር ሁኔታ የተነሳውን ቃጠሎ ሀይለኛ ንፋስ ይበልጡን እንዳዛመተው ታውቋልየእሳት አደጋ ሰራተኞች አሁንም እሳቱን ለማጥፋት እየተሯሯጡ ናቸው ዛሬ በአካባቢው ዝናብ ይጥላል ተብሎ ይጠበቃል
https://amharic.voanews.com//a/creece-mourns-wildfire-victims-7-25-2018/4499374.html
107
34,203
የU-17 ተጫዋቾች ስለ ትላንቱ ድል እና ቀጣይ ተጋጣሚያቸው
ስፖርት
August 22, 2016
Unknown
የኢትዮጵያ ከ17 አመት በታች ብሄራዊ ቡድን ግብፅን በአጠቃላይ ውጤት 52 በማሸነፍ ወደ ቀጣዩ የማጣሪያ ዙር ማለፍ ችሏል ከቀይ ቀበሮዎቹ 5  ግቦች መካከል  ሶስት ግቦች ግብፅ ላይ ያስቆጠረው አቡበከር ነስሮ እና በጨዋታው ጥሩ ሲንቀሳቀስ የነበረው 2ኛ አምበሉ እሱባለው ጌታቸው ከጨዋታው መጠናቀቅ በሀላ ስለጨዋታው ለሶከር ኢትዮጵያ አስተያየታቸውን ሰጥተዋል  ህዝቡ በተሰፋ ማዳካስካር ይጠብቀን አቡበከር ነስሮስለጨዋታውጨዋታው ጥሩ ነበር በሜዳችን ያደረግነው የመጀመሪያ ኢንተርናሽናል ግጥሚያ ስለነበር ተረጋግተን መጨዋት አልቻልንም ነበር ይህም በመጀመሪያው አጋማሽ ኳስን ተቆጣጥሮ ለመጫወት እንቅፋት ሆኖብናል ያም ሆኖ ጥረናል ግቦችንም አስቆጥረናል ስለዚህም ውጤቱ ጥሩ ነው ግብ በማስቆጠሬም ደስ ብሎኛልስለግብፅ ከ17 አመት በታች ብሄራዊ ቡድንጫና ፈጥረው ይጫወታሉ በነሱ ሜዳ የተሻለ እንቅስቃሴ ነበረን ዛሬ ግን የሜዳው አለመመቸት በጫዋታ የበለጠ ቡድን እንዳይኖር አድርጓልስለቀጣይ ተጋጣሚከቡድን አጋሮቼ ጋር ሁሉም በተሰጠው ቦታ ላይ ጥሩ ስታ ሰርቶ ወደ አፍሪካው ዋንጫው ለማለፍ ነው ፍላጎታችን እግርኳስ የሚሆነው አይታወቅም የቻልነውን አርገን እንወጣለን ህዝቡም በተሰፋ ማዳካስካር ይጠብቀንስለሀረር ሲቲ አሰልጣኝ እስማኤል አቡበከርአሰልጣኝ እስማኤል አቡበከር በጣም ጥሩ ሰው ነው እኔ ገንዘብ በማይኖረኝ ሰአት የትራንስፖርት ከራሱ ወጪ ይሰጠኝ ነበር ጥሩ አሰልጣኝ ነው ለወደፊት በጣም ጥሩ ደረጃ እንደሚደርስ ተስፋ አደርጋለውየተሻለ ውጤት አምጥተናል ብዬ አስባለው እሱባለው ጌታቸውስለጨዋታውጥሩ ነበር 31 እየመራን ስለነበር የነሱን እንቅስቃሴ ገትተን ለማሸነፍ ነበር እቅዳችን ተከላክለን ውጤት ለማስጠበቅ ነበር ወደ ጨዋታ የገባነው የተሻለ ውጤት አምጥተናል ብዬ አስባለው አሰልጣኞቻችን ያዘዙንን ስራ ነው የሰራነው አሰልጣኞቻችን ያሳዩን ነገር ተግብረን ለመውጣት ነበር የሞከረነውስለቀጣይ ተጋጣሚበጥሩ ሁኔታ ለቀጣዩ ግጥሚያ የምንዘጋጅ ይሆናል አላማችን ለማሸነፍ ነው ማዳካሰጋር ለሚደረገው የአፍሪካ ዋንጫ እንደምናልፍ እርግጠኛ ነኝ በጥሩ የድን መንፈስ እንደምናሸንፍ እርግጠኛ ነኝየኢትዮጵያ ቡና አስተዋፅኦበእኔ የእግርኳስ ህይወት የቡና አስተዋፅኦ ላቅ ያለነው ኢትዮጵያ ቡና ማለት በእግርኳስ የሚያምን ክለብ ነው ጥሩ ጥሩ አማካዮችን የያዘ ነው ለምሳሌ እንደኤልያስ ማሞ ጋቶች ፓኖም እኔም እነሱን እንደምተካ እርግጠኛ ነኘ በዚሁም ለኢትዮጵያ ቡና ከ17 አመት በታች ቡድን አሰልጣኝ ታዲዮስ ተክሉ ምስጋና ማቅረብ እፈልጋለው
https://soccerethiopia.net/football/15762
268
34,007
የጨዋታ ሪፖርት | የአዲስ አበባ ስታድየም የትላንት ውሎ. . .
ስፖርት
December 5, 2016
Unknown
በአራተኛው ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ሁለተኛ ቀን ውሎ አዲስ አበባ ስታድየም ሁለት ጨዋታዎችን ሲያስተናግድ በ900 መከላከያ ወልዲያን 20 ያሸነፈ ሲሆን በመቀጠል ኢትዮፅያ ንግድ ባንክ እና ኤሌክትሪክ ባደረጉት ጨዋታ 11 ተለያይተዋል መከላከያ 20 ወልዲያበወልዲያዎች የሜዳ ክልል ላይ ባመዘነው የመጀመሪያ ግማሽ የጨዋታ ሂደት ገና በ2ኛው ደቂቃ ነበር ሳሙኤል ታዬ ሶስት የወልድያ ተከላካዬችን አልፎ በሞከረውና በሳተው ኳስ ጨወታው በተሟሟቀ መልኩ የጀመረው ከዚህም በሀላ በ26ኛው ደቂቃ በምንይሉ ወንድሙ አማካይነት መከላከያዎች የመጀመሪያውን ጎል እስኪያስቆጥሩ ድረስ በነበሩት ደቂቃዎች ተደጋጋሚ ሙከራዎችን ለማየት ተችሏል በዚህም መሰረት ከተጋጣሚያቸው በተሻለ ወደግብ ይደርሱ የነበሩት መከላከያዎች ከቆሙ ኳሶች በመነሳት በምንይሉ ወንድሙ እና በበሀይሉ ግርማ አማካይነት በግንባር በመግጨት ሙከራዎችን ማድረግ ችለዋልበመልሶ ማጥቃት ወደተጋጣሚያቸው ሜዳ ለመግባት ይሞክሩ የነበሩት ወልዲያዎችም ጥቂት ሙከራዎችን አድርገዋል በተለይም በሶስተኛው ደቂቃ ያሬድ ሀሰን በቀኝ መስመር ወደ ውስጥ ይዞ በመግባት የሞከረው እንዲሁም 15ኛው ደቂቃ ላይ ከመከላከያ የፍፁም ቅጣት ምት ሳጥን ጠርዝ ላይ ጫላ ድሪባ በቀጥታ ወደግብ የሞከረው ኳስ የሚጠቀሱ ቢሆንም በሁለቱም አጋጣሚዎች የተሞከሩት ኳሶች ሀይል ስላልነበራቸው በቀላሉ ከ3 ወራት ጉዳት በኋላ የመጀመርያ ጨዋታውን ባደረገው ግብ ጠባቂው አቤል ማሞ ተይዘዋልበሁለተኛው አጋማሽ ወልዲያዎች ከመጀመሪያው በተሻለ ወደፊት ገፍተው የተጫወቱ ሲሆን መከላከያዎች በበኩላቸው መሪነታቸውን ለማስጠበቅ ጠንቀቅ ብለው መጫወትን መርጠዋል ያም ቢሆን በ62ኛው ደቂቃ ላይ አንዷለም ንጉሴ በረጅም የተላከለትን ኳስ በደረቱ ሲያበርድለት ጫላ ድሪባ ወደጎል ሲመታው እና በተከላካዮች ሲመለስ ምንያህል ይመር አግኝቶ በቀጥታ ከሞከረውና ወደላይ ከተነሳው ኳስ በቀር ወልዲያዎች በሚፈለገው መጠን የጎል እድል መፍጠር አልቻሉም ነበርመከላከያዎች በበኩላቸው በ56ኛው ደቂቃ ሳሙኤል ታዬ በቀኝ በኩል ወደ ወልዲያዎች የግብ ክልል በመቅረብ ከሞከረው ኳስ በሀላ በ62ኛው ደቂቃ ላይ በሰነዘሩት የመልሶ ማጥቃት የመጀመሪያውን ጎል ያስቆጠረው ምንይሉ ወንድሙ አመቻችቶ ያቀበለውን ኳስ ማራኪ ወርቁ አስቆጥሮ መሪነታቸውን ወደሁለት ከፍ አድርጎታል በተቀረውም ጊዜ ውጤታቸውን በማስጠበቅ የአመቱን የመጀመሪያ ድላቸውን ማስመዝገብ ችለዋልለሁሉም ቡድኖች እኩል እንደሚዘጋጁ እና ለዚህኛውም ጨዋታ የተለየ ዝግጅት አለማድረጋቸውን የተናገሩት የመከላከያው አሰልጣኝ ሻምበል በለጠ ገኪዳን ስለ ድሉ አስተያየተቸውን ሲሰጡ ጨዋታውን አሸንፈናል በማሽነፋችንም ደስ ብሎኛል ከዚህ በላይ ጥሩ አጋጣሚዎች ነበሩን እና ከዚህ በላይ ጎሎችን ማግባት ነበረብን ነገር ግን ከምንም በላይ ከሽንፈት በመምጣታችን ዛሬ ማሸነፋችን ጥሩ ነው ጨዋታውን ማሸነፍ ለኛ ግዴታ ነበር ተጨዋቾቹ ላይ ያየነው መነሳሳትም ደስ ሚያሰኝ ነበር ብለዋልሻምበል በለጠ ቀጥለውም አሰልጣኙ ስለቡድኑ የስካሁኑ አጠቃላይ አቋም ሲናገሩ ውድድሩ ገና መጀመሩ ነው እኛም በሊጉ እና በአፍሪካ ኮንፌዴሬሽን ዋንጫ ላይም ጭምር የተሻለ ውጤት ለማስመዝገብ እየሰራን ነው በማለት ሀሳባቸውን አጠቃለዋልየተሸናፊው ወልዲያ አሰልጣኝ ንጉሴ ደስታ በበኩላቸው በዛሬው ጨዋታ ቡድናችን ጥሩ አልነበረም አየሩም ትንሽ ነፋሻማ ስለነበረ እና ከዛ በተጨማሪም በመጀመሪያው ግማሽ የተሰጠብን ፍፁም ቅጣት ምት ልጆቻችንን ላይ ተፅእኖ ፈጥሯል በተረፈ ግን አዲስ አበባ ላይ የመጀመሪያ ጨዋታችን እንደመሆኑ መጠን ጥሩ ነው ብዬ አስባለው በማለት ጨዋታውን የገለፁት ሲሆን የቡድናቸውን አጠቃላይ አቋምም ሲመዝኑ በመጀመሪያዎቹ ሶስት ጨዋታዎች ጥሩ ተንቀሳቅሰን ነበር ዛሬ ግን ትንሽ ወረድ ብለናል እንደ አጨራረስ ችግር ያሉ ያየናቸው ክፍተቶች አሉ እነዛን አስተካክለን ለቀጣይ ጨዋታዎች ጠንክረን እንቀርባለን ብለዋል በተጨማሪም በጨዋታው የተሰጠባቸውም ፍፁም ቅጣት ምት ተከትሎ በዳኝነቱ ላይ ያላቸውን አስተያየት ሲሰጡ በዳኝነቱ ዙሪያ ይሄ ነው ብለን ምንለው ነገር የለም ዳኝነትን ከነስህተቱ ነው ምንቀበለው በተረፈ ግን እኛ ራሳችን ጥሩ አልነበርንም በማለት ነበርኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 11 ኤሌክትሪክ እንደእለቱ የአየር ሁኔታ በቀዘቀዘ መልክ የጀመረውና እንደተቀዛቀዘ የተጠናቀቀው የሁለቱ ቡድኖች የመጀመሪያ አጋማሽ ጨዋታ በመሀል ሜዳ ላይ በተደጋጋሚ በሚቆራረጡ ኳሶች እና በጥቂት የጎል ሙከራዎች የታጀበ ነበርበንፅፅር የተሻሉ የነበሩት ኤሌክትሪኮች የተሻሉ ሙከራዎችን ሲያረጉ በተለይም በ8ኛው ደቂቃ ከሙላለም ጥላሁን የተቀበለውን ኳስ ኢብራሂም ፎፋኖ ከቀኝ በኩል ወደግብ አክርሮ ሲመታ ፍፁም ገማርያም በመንሸራተት ለማስቆጠር ሞክሮ ሳይሳካለት ኳሷ በግቡ የግራ ቋሚ የወጣችበት አጋጣሚ የሚጠቀስ ነው ከዚህ በተጨማሪም በእለቱ ጥሩ የተንቀሳቀሰው ሙሏለም ጥላሁን በ41ኛው ደቂቃ ከንግድ ባንክ የፍፁም ቅጣት ምት ሳጥን አቅራቢያ በቀጥታ የሞከረውና ኢማኑኤል ፌቮ ያዳነበት ኳስም ሌላው የቡድኑ ጥሩ ሙከራ ነበርኢትዮጵያ ንግድ ባንኮች በበኩላቸው በ26ኛው ደቂቃ አምሀ መስፍን በረጅም የተላከውን እና የኤሌክትሪክ ተከላካዮች በአግባቡ ያላራቁትን ኳስ አግኝቶ ወደግብ ሲሞክር የግቡን የግራ መረብ ታኮ የወጣበትን አጋጣሚ ከመፍጠራቸው በቀር ሌላ ይህ ነው የሚባል ሙከራ ሳያረጉ ነበር የመጀመሪያው ግማሽ የተጠናቀቀውየጨዋታው አነጋጋሪ ክስተት የተፈጠረው ከእረፍት መልስ በ48ኛው ደቂቃ ላይ ነበር በእለቱ የመሀል ተከላካይ ሆኖ የተሰለፈው ተስፋዬ መላኩ በእግር የሰጠውን ኳስ የኤሌክትሪኩ ግብ ጠባቂ ኤቡ ሱሊማን በእጅ በመያዙ ኢትዮጵያ ንግድ ባንኮች ከኤሌክትሪክ ግብ ጥቂት ሜትሮች ርቆ ሁለተኛ ቅጣት ምት ያገኛሉ ይህ አጋጣሚ የተወሰነ ክርክር በተጨዋቾች እና በዳኞች መሀል ቢያስነሳም ዋናው ጉዳይ ግን የተፈጠረው በሁለተኛው አጋማሽ ፍቅረየሱስ ተብርሀንን ቀይሮ የገባው ግዙፉ አጥቂ ፒተር ንዋድኬ የተሰጠውን ሁለተኛ ቅጣት ምት በቀጥታ መቶ ሲያስቆጥር ነው የመሀል ዳኛውም ግቧን ሳያፀድቁ ቀርተው ረዳት ዳኛውን ካናገሩ በሀላ ግን ጎሏን አፅድቀዋታል የኤሌክትሪክ ተጨዋቾችም ኳሱ በሌላ ተጨዋች ሳይነካ በቀጥታ መመታት አልነበረበትም በማለት ባነሱት ጥያቄ ጨዋታው እስከ 53ኛው ደቂቃ ድረስ ተቋርጦ ቆይቷል በመጨረሻም ኤሌክትሪኮች ክስ ካስመዘገቡ በሀላ ነበር ጨዋታው የቀጠለውከዚህ በሀላ ጫና ፈጥረው የተጫወቱት ኤሌክትሪኮች በ75ኛው ደቂቃ ላይ ቢኒያም ሲራጅ በሙላለም ጥላሁን ላይ በሰራው ጥፋት የተሰጠውን ፍፁም ቅጣት ምት ዳዊት እስጢፋኖስ አስቆጥሮ አቻ ከመሆናቸው ባለፈም በ59ኛው ደቂቃ በኢብራሂም ፎፋኖ እንዲሁም በ79ኛው ደቂቃ በፍፁም ገማሪያም አማካይነት የጎል ሙከራዎችን ማድረግ ቢችሉም ተጨማሪ ጎል ሳያስቆጥሩ ጨዋታው 11 በሆነ ውጤት ተጠናቋልከጨወታው መጠናቀቅ በሀላ የኤሌክትሪኩ አሰልጣኝ ብርሀኑ ባዬ በሰጡት አስተያየት ጨዋታው ተመጣጣኝ ነበር ማለት ይቻላል ሁለቱም ቡድኖች ኳስን መሰረት አርገው ነበር የተጫወቱት በመሆኑም ክፍት የሆነ ጨዋታ ነበር ተጨዋቾቼ ኳስን ይዘው እንዲጫወቱ ነበር የፈለኩት ያሰብኩትንም ነገር በመተግበራቸው ደስተኛ ነኝ  ሲሉ ስለ 48ኛው ደቂቃ ትእይንት ለተጠየቁት ጥይቄም የተሰጠብን ሁለተኛ ቅጣት ምት ነው ዋና ዳኛው ከመስመር ዳኛው ይልቅ ለኳሱ ቅርብ ነበር በማየቱም የሰጠውን ውሳኔ ረዳት ዳኛውን ከጠየቀ በሀላ ነው የቀየረው መጠየቅም አይገባውም ነበር ብዬ አስባለው ነገር ግን ይሄ የዳኛው ውሳኔ ስለሆነ መቀበል የግድ ነው  በርግጥ ክስ አስይዘናል ሆኖም ግን የጨዋታው አንዱ ክፍል ስለሆነ ውጤቱን ያስለወጠ ክለብ እስከዛሬ የለም እኛም የሆነውን ነገር ተቀብለናል ሲሉ መልሰዋልየጨወታውን ውጤት ተከትሎ በሊጉ ግርጌ ላይ የተቀመጠው ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አሰልጣኝ ፀጋዬ ኪማሪያም በበኩላቸው ሁለት ጨዋታዎችን ከሜዳችን ውጪ አድርገናል የገጠምናቸውም ቡድኖች በደጋፊያቸው ፊት መጫወታቸው እና ጥሩ ብቃትና ልምድ ያላቸው ተጨዋቾች ያካተቱ ስለነበሩ ነጥብ ይዘን ለመምጣት ተቸግረን ነበር በዛሬውም ጨዋታ ተሸንፈን ከመምጣታችን እና ኤሌክትሪክ ካለው የተጨዋቾች ጥራት እና ጥንካሬ አንፃር ያደረግነው ፉክክር ጥሩ ነበር ወጤቱም ተገቢ ነው በማለት ስለጨዋታው የነበራቸውን ሀሳብ ሲሰጡ ስለተቆጠረባቸው የፍፁም ቅጣት ምት አግባብነት ተጠይቀውም ሲመልሱ በኔ እይታ ርቀት ስላለው ይሄ ነው ብዬ ለመገመት አልችልም ቢሆንም በዳኝነት ዙሪያ ብዙ መናገር አልፈልግም ዳኛው በቅርበት ስላለ ለሱ ይበልጥ ይታየዋል እግር ኳስ ደግሞ በአንድ አጋጣሚ ብቻ የሚወሰን አይደለም እኛም የምናገኛቸውን እድሎች መጠቀም አለብን ስለዚህም በዳኛ ማሳበብ አልፈልግም ከነስህተቱ መቀበል መቻል አለብን ብለዋል በመጨረሻም አሰልጣኙ በብድኑ ጥሩ አቋም ላይ ያለመገኘቱን ችግር ምክንያት ሲያብራሩ የክለባችን ስብስብ ዘንድሮ አርኪ አይደለም አንድ ቡድን በየቦታው ተመጣጣኝ የሆኑ ሁለት ሁለት ተጨዋቾች ሊኖሩት ይገባል ከፊታችን ብዙ ተደራራቢ ጨዋታዎች  ከመኖራቸው አንፃር የስኳድ መመናመን እንዳይገጥመን ስጋት አለኝ አስራ አራት ተጨዋቾች ከስር አድገዋል አምና የለቀቁት አስር ተጨዋቾች ናቸው ወደቡድኑ  ያስገባናቸው ሶስት ተጨዋቾች ናቸው ወደ አስራ አንድ ሚሆኑ ተጨዋቾች ልናገኝ እንችላለን በዚህ ብቻ ግን አመቱን ሙሉ መዝለቅ አይቻልም በጣም ከባድ ስለሆነ ቢሆንም ግን የክለቡም የኔም አቋም በሊጉ ላይ ለመቆየት ከፍተኛ ጥረት ማድረግ ነው ብለዋል
https://soccerethiopia.net/football/19051
1,042
43,370
አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን በኤርትራ የኢትዮጵያ አምባሳደር ሆነው ተሾሙ
ፖለቲካ
July 19, 2018
Unknown
አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን በኤርትራ የኢትዮጵያ አምባሳደር ሆነው ተሾሟምባሳደር ሬድዋን ሁሴን ከ20 አመታት በኋላ በኤርትራ የኢትዮጵያ ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ሆነው መሾማቸውን የኢፌዲሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ገልጿልአምባሳደር ሬድዋን በአየርላንድ የኢትዮጵያ አምባሳደር ሆነው  ሲያገለግሉ እንደነበር  ይታወሳልየኢፌዲሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ከኤርትራ ጋር ያለውን ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት ይበልጥ   ለማጠናከር   የሚሰራ መሆኑን  አስታውቋል
https://waltainfo.com/am/30148/
46
37,420
"ዜማችን፣ ቅዳሴያችንና መዝሙራችን ሰላም ነው"-የኤርትራ ባህል ቡድን
ሀገር አቀፍ ዜና
February 19, 2019
Unknown
ኪነ ጥበብ የህዝብ ለህዝብ ወዳጅነትና ግንኙነት ይበልጥ የማሳደግ ሚና ሊወጣ ይገባልም ብለዋል የባህል ቡድኑ አባላትየሀዋሳ ከተማ ነዋሪዎች የባህል ቡድኑ ሀዋሳ በመምጣታቸው መደሰታቸውን ገልፀዋልትናንት ለእንግዶቹ ከቢሻን ጉራቻ ከተማ ጀምሮ ደማቅ አቀባበል የተደረገ ሲሆን በሲዳማ ባህል አደራሽ የክልሉ የስራ ሀላፊዎች በተገኙበት የሙዚቃ ዝግጅት ቀርቧል
https://amharic.voanews.com//a/ethio-eritrea-2-19-2019/4794583.html
42
26,015
በመገንባት ላይ ባለው የአዲስ አበባ-ሚኤሶ ባቡር መስመር ዘረፋ እየተፈጸመበት መሆኑ ተገለጸ
ሀገር አቀፍ ዜና
28 June 2015
Unknown
ግንባታው በመገባደድ ላይ ባለው የአዲስ አበባሜኤሶ የባቡር መስመር ላይ በሀዲዶችና በመጋዘን የተከማቹ ንብረተቶች ላይ ተደጋጋሚ የዘረፍ ሙከራ እየተካሄደበት መሆኑ ተጠቆመ ፖሊስ መሰረተ ልማቱንም ሆነ በግንባታ የሚሳተፉ ሰራተኞች ደሀንነት ለማስጠበቅ የተጠናከረ ጥበቃ ማድረጉንና ዘራፊዎችንም ለህግ ማቅረቡን ገልጿልበተለይ በአዳማ ከተማ አካባቢ በመገንባት ላይ ባለው ጣቢያ ተደጋጋሚ ዘረፋ እንደሚፈፅም ተነግሯል የጥበቃ ሰራተኞችና ቻይናዊያን ባለሙያዎችም በዘራፊዎች ተኩስ ተከፍቶባቸው እንደነበር ሪፖርተር ስፍራው ድረስ በመሄድ ለመገንዘብ ችሏልበግንባታ ላይ የተሰማሩ ሰራተኞች ዘራፊዎች በጦር መሳሪያ ጭምር በሌሊት ካምፑን ሰብረው በመግባት በመጋዘን የሚገኙ ብረታ ብረቶችንና የግንባታ ግብአቶችን ለመስረቅ ሙከራ እንደሚያደርጉም ጠቁመዋልከአዲስ አበባሜኤሶ ባለው አጠቃላይ መስመር ላይ አንድ ሻምበል የተጠናከረ ፌዴራል የፖሊስ ሀይል የሚጠበቅ ቢሆንም በአዳማ መጋዘኖች በሚገኙ ቦታዎች ግን ዘራፊዎች ከሰራተኞች ጋር በመመሳጠርም ዘረፋ ለማድረግ መሞከራቸው ተገልጿልግንባታውን እያካሄደ ከሚገኘው የቻይናው ሲአርሲሲ የተገኘ መረጃ ባለፉት ሶስት አመታት ከ100 ጊዜ በላይ የዘረፋ ሙከራዎች መፈፀማቸውን ያሳያልየአዳማ 03 ቀበሌ አስተዳደር ሀላፊዎች በበኩላቸው ተጠርጣሪ ዘራፊዎችን አድነው በመያዝ ለህግ እያቀረቡ መሆኑን ገልፀዋል ነገር ግን እስካሁን ድረስ ምን ያህል የዘረፋ ሙከራ እንደተካሄደ ባይገልፁም ሁለት ተጠርጣሪዎች ተይዘው ጉዳያቸው በፍርድ ቤት እየታየ መሆኑን አንድ የአዳማ ከተማ አስተዳደር ሀላፊ ለሪፖርተር ገልፀዋልሪፖርተር ከፖሊስ መረዳት እንደቻለው ዘራፊዎች በምርመራ ወቅት ሲጠየቁ የዘረፉት ንብረት የአገሪቱ ሳይሆን የቻይና እንደሆነም አድርገው ይቆጥሩታልየጥበቃ ስራውን እያስተባበሩ የሚገኙት ምክትል ኢንስፔክተር እንግዳው ባዬ ለሪፖርተር እንደገለፁት በአብዛኛው ህዝብ ዘንድ የመሰረተ ልማቱን በተመለከተ የተሻለ ግንዛቤ ያለ ቢሆንም በጥቂቶች ዘንድ ያለው ግንዛቤ በተቃራኒው ስለሆነ ሰፊ የግንዛቤ ትምህርት መሰጠት አለበትኩባንያው በበኩሉ በቡድን የተደራጁና የጦር መሳሪያ የታጠቁ ዘራፊዎች በኢትዮጵያውያንና በቻይናውያን ሰራተኞች ላይ በተደጋጋሚ ማስፈራሪያ ሲፈፅሙ በተለያዩ ካምፖች ግንባታ የሚቆምበት ጊዜ እንደነበር ገልጿልየአገር አቀፍ የባቡር ትስስር አካል የሆነው የሰበታሚኤሶ የባቡር መስመር  ግንባታው በቻይናው ሲአርሲሲ እየተከናወነ ይገኛል 329 ኪሎ ሜትር ርዝመት ያለው ይኼ ፕሮጀክት በቅርቡ ይጠናቀቃል ተብሎ የሚጠበቅ ሲሆን ለግንባታው 18 ቢሊዮን ዶላር በጀት እንደወጣበት ይነገራል
https://www.ethiopianreporter.com/article/7776
260
30,446
የኢትዮጵያ ከ23 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን ዝግጅት አምስተኛ ቀን ውሎ
ስፖርት
March 10, 2019
Unknown
ከማሊ ጨዋታ አስቀድሞ ሁለት የወዳጅነት ጨዋታዎች ለማድረግ ቀጠሮ የያዘው በአሰልጣኝ አብርሀም መብራቱ የሚመራው የኢትዮጵያ ከ23 አመት በታች ብሄራዊ ቡድን ዝግጅቱን ቀጥሏልባሳለፍነው ረቡእ በይፋ ዝግጅቱን የጀመረው የኢትዮጵያ ከ23 አመት በታች ብሄራዊ ቡድን አምስት ቀናት ባስቆጠረው የዝግጅት ቆይታው አንድ ቀን በንግድ ባንክ ሜዳ በቀሩት ቀናት ደግሞ በአዲስ አበባ ስታድየም በቀን አንድ ጊዜ ልምምዱን እየሰራ ይገኛል በጥሩ መንፈስ ልምምዱን እየሰራ የሚገኘው ብሄራዊ ቡድኑ ከያሬድ ከበደ መጠነኛ ጉዳት በቀር ሁሉም ተጫዋቾች በሙሉ ጤንነት ላይ ይገኛሏምስት ቀን በቆየው የዝግጅት ጊዜ አሰልጣኝ አብርሀም መብራቱ እና ረዳቶቻቸው 33ቱን ተጫዋቾች በሶስት ምድቦች በመክፈል እና በሙሉ ሜዳ በማጫወት የተጫዋቾቹን አቅም ለመለካት ጥረት እያደረጉ መሆኑን መመልከት ችለናል ተጫዋቾቹም ለብሄራዊ ቡድን የመጫወት እድል ለማግኘት ጠንካራ ፉክክር እያደረጉ ይገኛሉየመጀመርያው ምድብ ጠንካራ ስብስብ የያዘ እንደሆነ መገመት የሚያስችል ሲሆን ያካተታቸው ተጫዋቾችም ግብጠባቂ ተክለማርያም ሻንቆ ተከላካዮች እኔው ካሳሁን ደስታ ደሙ ወንድሜነህ ደረጄ ደስታ ዮሀንስ አማካዮች ቴዎድሮስ ታፈሰ አማኑኤል ዮሀንስ ሱራፌል ዳኛቸው አጥቂዎች በረከት ደስታ አማኑኤል ገብረሚካኤል እና አቡበከር ናስር ናቸውበሁለተኛው ምድብ ደግሞ ግብጠባቂ ጆርጅ ደስታ ተከላካዮች ጌቱ ሀይለማርያም ፈቱዲን ጀማል ዳዊት ወርቁ ሸዊት ዮሀንስ አማካዮች ሀብታሙ ተከስተ ዜናው ፈረደ ከነአን ማርክነህ አጥቂዎች እዮብ አለማየሁ አሚን አህመድ እና እስራኤል እሸቱ ሲገኙ የመጨረሻው ምድብ ግብጠባቂ ምንተስኖት አሎ ተከላካዮች ይበልጣል ሽባባው ኢብራሂም ሁሴን ሰለሞን ወዴሳ ሳሙኤል ዮሀንስ አማካዮች አፈወርቅ ሀይሉ አብስራ ተስፋዬ አብዱልከሪም ወርቁ አጥቂዎች ሀብታሙ ገዛኸኝ ፍቃዱ አለሙ እና ስንታየው መንግስቱ የተካተቱበት ሆኗልአሰልጣኝ አብርሀም ባደረጉት ከፍተኛ ጥረት የሲሸልስ ከ23 አመት በታች ብሄራዊ ቡድን ለአንድ ሳምንት በሚኖረው የአዲስ አበባ ቆይታ ከኢትዮጵያ አቻው ጋር ሁለት የወዳጅነት ጨዋታዎችን የሚያደርግ ይሆናል በወጣው መርሀግብር መሰረትም የመጀመርያው ጨዋታ መጋቢት 4 ሁለተኛው ጨዋታ ደግሞ መጋቢት 7 በአዲስ አበባ ስታድየም የሚካሄዱ ይሆናል ከዚህ ጨዋታ በማስከተል 11 ተጫዋቾች የሚቀነሱ ሲሆን ቀሪዎቹ 23 ተጫዋቾች በቀጣይ ከማሊ ጋር ለሚኖረው የደርሶ መልስ ጨዋታ ከብሄራዊ ቡድኑ ጋር አብረው የሚቆዩ ይሆናል
https://soccerethiopia.net/football/45522
296
18,570
ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከስዊዘርላንድ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ
ሀገር አቀፍ ዜና
Dec 18, 2019
36
አዲስ አበባ ታህሳስ 8 2012 ኤፍ ቢ ሲ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ከስዊዘርላንድ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ኢግናዚኦ ካሲስ ጋር ተወያዩበውይይታቸው በሀገራቱ የሁለትዮሽ ግንኙነት ላይ ትኩረት አድርገው መክረዋልበቀጣይም ሀገራቱ በተለያዩ ዘርፎች በሚኖራቸው የትብብርና የግንኙነት ማእቀፍ ዙሪያ በትኩረት ለመስራት መስማማታቸውን ከምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት ያገኘነው መረጃ ያመላክታልውይይቱ በስዊዘርላንድ ጄኔቫ እየተካሄደ ካለው አለም አቀፉ የስደተኞች ፎረም ጎን ለጎን የተደረገ ነውበምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ የተመራ ልኡክ በአለም አቀፉ የስደተኞች ፎረም ላይ ለመሳተፍ ከትናንት በስቲያ ወደ ስዊዘርላንድ ማቅናቱ ይታወሳልምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንንም ከፎረሙ ጎን ለጎን ከአለም ጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ቴድሮስ አድሀኖም ጋር መወያየታቸው ይታወሳል
https://www.fanabc.com/%e1%88%9d%e1%8a%ad%e1%89%b5%e1%88%8d-%e1%8c%a0%e1%89%85%e1%88%8b%e1%8b%ad-%e1%88%9a%e1%8a%92%e1%88%b5%e1%89%b5%e1%88%a9-%e1%8a%a8%e1%88%b5%e1%8b%8a%e1%8b%98%e1%88%ad%e1%88%8b%e1%8a%95%e1%8b%b5/
97
51,349
የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ ወደ መምህርነት ሙያ የሚገቡ ተማሪዎች ብቁ መሆን እንዳለባቸው ተገለፀ
ቢዝነስ
August 12, 2019
Unknown
የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ ወደ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የሚገቡና በመምርነት ሙያ የሚሰለጥኑ ተማሪዎችን ውጤት መሰረት በማድረግ መመልመል እንደሚገባ ትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀሰልጣኖች ለመምህርነት ለመመልመል ከፍተኛ ውጤትና ፍላጎት ሊኖራቸው እንደሚያስፈልግ ነው የትምህርት ሚኒስቴር የ2011 በጀት አመት ሪፖርቱን ባቀረበበት ወቅት ያስታወቀውበተጠናቀቀው በጀት አመት የቅድመ መደበኛ ትምህርትና የጎልማሶች ትምህርት ላይ በቂ ስራ አለመሰራቱም ተጠቁሟልበተለይም በተፈጥሮና ሰው ሰራሽ ምክንያቶች ወደ 1 ነጥብ 6 ሚሊዮን የሚሆኑ ተማሪዎች ትምህርት ማቋረጣቸው የተገለፀ ሲሆን በቀጣይ መፍትሄ እንደሚበጅለት የትምህርት ሚኒስትር ዶር ጥላዬ ጌቴ ገልፀዋልበ2012 በጀት አመት መምህራን የሚያነሷቸውን ጥያቄዎች ከተለያዩ ባለድርሻ አካላት ጋር በመሆን ለመመለስ እንደሚሰራ ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ አስታውቋልበተለይም የመምህራንን ጉዳይ በተመለከተ ከመምህራን ማህበር ጋር በመተባበር ጥናት እየተካሄደ መሆኑንና ጥናቱ እንዳለቀ ውጤቱ ይፋ እንደሚደረግ መገለፁን ኢቢሲ ዘግቧል
https://waltainfo.com/am/23903/
107
42,532
ህንድ በተቀሰቀሰ ግጭት ወታደሮቿ መገደላቸውን ገለጸች
ዓለም አቀፍ ዜና
May 05, 2020
Unknown
ህንድ በምታስተዳድረው የካሽሚር አካባቢ ከነውጠኞች ጋር በተቀሰቀሰ ግጭት ሶስት የመንግስቱ ወታደሮች መገደላቸውን አስታወቀች ትናንት አምስት ወታደሮቿ ተገድለውባታል ግጭቱ የተቀሰቀሰው ህንድ በቅርቡ ባካሄደችው የማጥቃት እርምጃ ሀያ ሁለት ታጠቂዎች ከገደለች በኋላ ነው በዚያ ግጭት ሀያ ወታደሮቼ ተገድለውብኛል ስትል ኒውዴልሂ ተናግራለች ባለፈው አመት የካቲት ወር ላይ ነውጠኞቹ ባደረሱት አጥፍቶ ጠፊ ጥቃት አርባ ፖሊሶች ከገደሉባት ወዲህ ይህ ከፍተኛው ቁጥር መሆኑ ነው ህንድ ታጣቂዎቹን በገንዘብ ትደግፋለች ብላ ፓኪስታንን ትወነጅላለች ኢስላማባድ ታስተባብላለች
https://amharic.voanews.com//a/indian-soldiers-killed-in-renewed-kashmir-clashes-5-5-2020/5406096.html
66
19,180
በቤጂንግ ሁለተኛው ዙር የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ሊከሰት ይችላል የሚል ስጋት ነግሷል
ዓለም አቀፍ ዜና
Jun 13, 2020
782
አዲስ አበባ ሰኔ 6 2012 ኤፍ ቢ ሲ በቻይና ዋና ከተማ ቤጂንግ ሁለተኛው ዙር የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ሊከሰት ይችላል የሚል ስጋት መንገሱ ተነገረ ቤጂንግ በሚገኝ የጀምላ ማከፋፈያ የገበያ ስፋራ ላይ የኮሮና ቫይረስ መገኘቱን ተከትሎ ነው ስጋቱ የነገሰው ሺንፋዲ በተሰኘው በዚህ የጀምላ ማከፋፈያ ውስጥ በስራ ላይ ለሚገኘው ከ10 ሺህ በላይ ሰዎችም የቫይረሱ ምርመራ እየተደረጋለቸው እንደሚገኝ ቢቢሲ ዘግቧል ለቤጂንግ የሚስፈልገውን የአትክልና የስጋ ውጤት 80 በመቶው የሚያቀርበው ይህ ግዙፍ ገበያ ከቫይረሱ ጋር ስሙ ሊነሳ የቻለው በገበያ ስፍራው የሚሰሩ በደርዘን የሚቆጠሩ ሰዎች ቫይረሱ ከተገኘባቸው በኋላ ነው ባለስልጣናት በገበያው ስፍራ ለውጭ ገበያ የሚቀርብን ሳልሞን የተሰኘው የአሳ አይነት ለመቆራረጥ በሚያገለግለው ስፋራ ላይ የኮሮና ቫይረሱ መገኘቱን አስታውቀዋልይህንንም ተከትሎ በ100 የሚቆጠሩ የቻይና ፓሊሶች ሺንፋዲ ወደ ተባለው የገበያ ስፋር ሲያቀኑ ታይተዋል በገበያው በቅርብ ርቀት የሚገኙ ትምህርት ቤቶች እና ውትራንስፖርት አገልግሎቶች መዘጋታቸው ነው የተነገረው
https://www.fanabc.com/%e1%89%a0%e1%89%a4%e1%8c%82%e1%8a%95%e1%8c%8d-%e1%88%81%e1%88%88%e1%89%b0%e1%8a%9b%e1%8b%8d-%e1%8b%99%e1%88%ad-%e1%8b%a8%e1%8a%ae%e1%88%ae%e1%8a%93-%e1%89%ab%e1%8b%ad%e1%88%a8%e1%88%b5-%e1%8b%88/
126
14,964
በኢትዮጵያ ገጠራማ አካባቢዎች የታዳሽ ሀይልን ለማቅረብ የሚያስችል የ1 ሚሊየን ዶላር ድጋፍ ተገኘ
ሀገር አቀፍ ዜና
Oct 14, 2020
213
አዲስ አበባ ጥቅምት 4 2013 ኤፍቢሲ ሮኪ ማውንቴን ኢንስቲቲዩት በኢትዮጵያ ገጠራማ አካባቢዎች የታዳሽ ሀይል ለማቅረብ 1 ሚሊየን ዶላር ድጋፍ ማግነቱን አስታወቀ
https://www.fanabc.com/%e1%89%a0%e1%8a%a2%e1%89%b5%e1%8b%ae%e1%8c%b5%e1%8b%ab-%e1%8c%88%e1%8c%a0%e1%88%ab%e1%88%9b-%e1%8a%a0%e1%8a%ab%e1%89%a3%e1%89%a2%e1%8b%8e%e1%89%bd-%e1%8b%a8%e1%89%b3%e1%8b%b3%e1%88%bd-%e1%88%80/
21
31,730
Tryout Stint for Ethiopian Women Footballers in Sweden
ስፖርት
July 3, 2018
Unknown
Sweden based women club sides have given Ethiopian duo Loza Abera and Tutu Belay a trial stint Soccer Ethiopia has learnt the two players have already departed to Sweden for the tryout on Monday nightThe two players have impressed a Sweden based football scout as they set for a tryout in the North West Europe The Dedebit and Lucy forward Loza is one of the greatest women Ethiopian striker to ever come out from the country in recent times while Tutu an exEthiopian national side captain had a fruitful time at Dashen Bira Addis Ababa Ketema Ethiopia Nigd Bank and now at Kidus GiorgisFC Rosengürd and Piteü IF are said to be the clubs that the two Ethiopians will have a tryout FC Rosengürd are 11 times Damallsvenskan the highest division of womens football in Sweden champions likewise a regular competitors in the European Women Champions LeagueLoza previously had a trial at Turkish side Antalyaspor Not many Ethiopian women footballers get the opportunity to play abroad Former Ethiopia Nigd Bank and national team shot stopper Dagmawit Mekonnen has penned a deal with another Turkish side Akdeniz Nurçelik Spor at the start of the season
https://soccerethiopia.net/football/38200
194
24,945
የፌዴራል ፖሊስ ወንጀል ምርመራ ዘርፍ ኃላፊዎችና ሠራተኞች በሕግ እንዲጠየቁ አቤቱታ ቀረበ
ሀገር አቀፍ ዜና
29 June 2016
Unknown
በሽብር ድርጊት ወንጀል ተጠርጥሮ ክስ የተመሰረተበት የሰማያዊ ፓርቲ ልሳን የነበረው ነገረ ኢትዮጵያ ጋዜጣ ዋና አዘጋጅ አቶ ጌታቸው ሽፈራው የፌዴራል ፖሊስ ወንጀል ምርመራ ዘርፍ ማእከላዊ ለ27 ቀናት በህገወጥ እስር እንደቆየ ጠቁሞ የዘርፉ ሀላፊዎችና ሰራተኞች በህግ እንዲጠየቁለት ክስ አቀረበተከሳሹ አቶ ጌታቸው ሽፈራው በጠበቃው አቶ አመሀ መኮንን በኩል በቅርቡ በአዋጅ ቁጥር 9432008 ለተቋቋመው የኢፌዲሪ ጠቅላይ አቃቤ ህግ ባቀረበው አቤቱታ እንዳስረዳው ታሀሳስ 15 ቀን 2008 አም በተጠረጠረበት የሽብር ድርጊት ወንጀል በቁጥጥር ስር ውሎ በፌዴራል ፖሊስ የወንጀል ምርመራ ዘርፍ ዳይሬክቶሬት ማእከላዊ ታስሯልበፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት አራዳ ምድብ ችሎት ቀርቦ የፀረ ሽብርተኝነት ህጉ በሚፈቅደው መሰረት ለአራት ጊዜያት 28 ቀናት እየተጠየቀበት ለአራት ወራት ቆይቶ የጊዜ ቀጠሮውን መጨረሱን በአቤቱታው አብራርቷልየጊዜ ቀጠሮውን ሚያዚያ 14 ቀን 2008 አም መጨረሱን የገለፀው አቶ ጌታቸው ፍርድ ቤቱ ከመጨረሻው ቀጠሮ በኋላ መዝገቡን የዘጋው ቢሆንም የወንጀል ምርመራ ዘርፉ የፍርድ ቤት ትእዛዝ ወይም የህግ መሰረት ሳይኖረው ለ27 ቀናት እስከ ግንቦት 10 ቀን 2008 አም ድረስ በህገወጥ እስር እንዳቆየው አስታውቋል የምርመራ ዘርፉ ለ27 ቀናት በህገወጥ እስር ማቆየቱን ተከትሎ ተከሳሹ በመዝገብ ቁጥር 178980 ለፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ባቀረበው አካልን ነፃ ማውጣት ክስ ማቅረቡን አክሏል ፍርድ ቤቱ ግንቦት 3 ቀን 2008 አም ተከሳሹን ይዞ እንዲቀርብ ለምርመራ ዘርፉ የትእዛዝ መጥሪያ የላከለት ቢሆንም መጥሪያውን እንደማይቀበል ገልፆ መመለሱንም አቶ ጌታቸው በአቤቱታው ጠቅሷል በመሆኑም ዳይሬክቶሬቱ ህግንና የፍርድ ቤቱን ትእዛዝ የጣሰና በእሱም ላይ የሞራል ጉዳትና የአካል ጉስቁልና እንዳደረሰበት ገልፆ የምርመራ ክፍሉ ሀላፊዎችና ሰራተኞች ምርመራ በማድረግ በህግ እንዲጠየቁለት ለጠቅላይ አቃቤ ህግ አመልክቷል
https://www.ethiopianreporter.com/content/%E1%8B%A8%E1%8D%8C%E1%8B%B4%E1%88%AB%E1%88%8D-%E1%8D%96%E1%88%8A%E1%88%B5-%E1%8B%88%E1%8A%95%E1%8C%80%E1%88%8D-%E1%88%9D%E1%88%AD%E1%88%98%E1%88%AB-%E1%8B%98%E1%88%AD%E1%8D%8D-%E1%8A%83%E1%88%8B%E1%8D%8A%E1%8B%8E%E1%89%BD%E1%8A%93-%E1%88%A0%E1%88%AB%E1%89%B0%E1%8A%9E%E1%89%BD-%E1%89%A0%E1%88%95%E1%8C%8D-%E1%8A%A5%E1%8A%95%E1%8B%B2%E1%8C%A0%E1%8B%A8%E1%89%81-%E1%8A%A0%E1%89%A4%E1%89%B1%E1%89%B3-%E1%89%80%E1%88%A8%E1%89%A0
218
21,530
የአዲስ አበባና የድሬዳዋ ምክር ቤቶች ምርጫ ከ15 ዓመታት ቆይታ በኋላ ከአጠቃላይ ምርጫ ጋር እንዲካሄድ ተወሰነ
ፖለቲካ
4 August 2019
Unknown
በድሀረ ምርጫ 97 ተከስቶ በነበረው ውዝግብ ምክንያት በተለየ የምርጫ የጊዜ ሰሌዳ ሲከናወኑ የነበሩት የአዲስ አበባና የድሬዳዋ ከተሞች ምክር ቤቶች ምርጫዎችና የአካባቢ ምርጫዎች ከመጪው አመት ጀምሮ የኢትዮጵያ ምርጫ በቦርድ በሚያዘጋጀው ጠቅላላ ምርጫ የጊዜ ሰሌዳ ከ15 አመታት ቆይታ በኋላ እንዲከናወኑ ተወሰነየህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ረቡእ ሀምሌ 24 ቀን 2011 አም ባካሄደው የአራተኛ አመት የስራ ዘመን ሁለተኛ አስቸኳይ ስብሰባ የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ ለምክር ቤቱ በላከው ደብዳቤ መሰረት እንደተዘጋጀ የተነገረለትን የውሳኔ ሀሳብ አፈ ጉባኤው አቶ ታገሰ ጫፎ ለምክር ቤቱ አቅርበዋልበስብሰባው ወቅት እንደተገለፀው በፌዴራል መንግስት ስር ሆነው በየራሳቸው ቻርተር የሚተዳደሩት የሁለቱ ከተሞች ምክር ቤቶችም ሆኑ የአካባቢ ምርጫዎችን በብቃት ለማካሄድ የሚያስችሉ ሁኔታዎች ባለመኖራቸው በቦርዱ በሚዘጋጀው ጠቅላላ ምርጫ የጊዜ ሰሌዳ መሰረት እንዲካሄድ መወሰኑ ተጠቁሟልአቶ ታገሰ ለምክር ቤቱ የአገራችንን የዴሞክራሲና የመድብለ ፓርቲ ስርአት ለማጠናከር የብሄራዊ ምርጫ ቦርድን የህግ ማእቀፍ የአመራሮች አመራረጥ ዘመናዊ አሰራር መዘርጋት እንዲሁም ተፎካካሪ ፓርቲዎች የጋራ አሰራርና መድረክ እንዲፈጠርላቸው ማድረግ በሪፎርሙ ትኩረት ተሰጥቷቸው እየተከናወኑ ያሉ ስራዎች ናቸው ብለዋልይሁን እንጂ በዚህ ወቅት ካለው የጊዜ ማነስ አንፃር የምርጫ አስፈፃሚዎችን መመልመል ማደራጀት ስልጠና መስጠትና ተቋማዊ የሪፎርም ስራዎችን በክልል አጠናቆ ማስፈፀምና ምርጫውን በተቀመጠው ጊዜ ማካሄድ እንደማይቻል ቦርዱ ለምክር ቤቱ ያቀረበ መሆኑን በመግለፅ የቦርዱን ውሳኔ ከግንዛቤ በማስገባት ምክር ቤቱ የቀረበውን የውሳኔ ሀሳብ እንዲያፀድቀው ምክር ቤቱን ጠይቀዋል በመደበኛ መርሀ ገብሩ መሰረት የአዲስ አበባና የድሬዳዋ ከተሞች አስተዳደር የምክር ቤቶች አባላት ምርጫ  በ2010 አም መካሄድ ነበረበትሆኖም ምርጫ ቦርድ በወቅቱ ምርጫዎችን ማካሄድ የሚያስችል ሁኔታ የለም በማለቱ  የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ምርጫው ወደ 2011 አም እንዲራዘም ወስኖ ነበርነገር ግን ዘንድሮም ምርጫውን ለማካሄድ የተያዘው እቅድ መተግበር አልተቻለምብሄራዊ ምርጫ ቦርድም ሀምሌ 4 ቀን ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በፃፈው ደብዳቤ የሁለቱን ከተማ አስተዳደሮች ምክር ቤት ምርጫን በተቀመጠው ጊዜ ማለትም ዘንድሮም ማካሄድ አይቻልም ማለቱን በቀረበው የውሳኔ ሀሳቡ ተጠቅሷልምክር ቤቱም አፈ ጉባኤው በጠየቁት መሰረት የውሳኔ ሀሳቡን ሁለት አባላት ከሰጡት ድጋፍ አስተያየት ውጪ ያለ ምንም ክርክርም ሆነ የማብራሪያ ጥያቄ ያለ ምንም ተቃውሞም ሆነ ድምፀ ተአቅቦ በሙሉ ድምፅ አፅድቆታልነገር ግን የውሳኔ ሀሳቡ ከፀደቀ ከሰአታት ቆይታ በኋላ የምርጫ ቦርድ ባወጣው መግለጫ ምርጫውን በተመለከተ የይራዘምልኝ ጥያቄ ሳይሆን የቀረበው ምርጫውን ለመካሄድ የማያስችሉ ጉዳዮችን ጠቅሶ ምክር ቤቱ ውሳኔ እንዲሰጥበት ብቻ መጠየቁን ጠቁሟልበመሆኑም መንግስት የሰጠውን መግለጫ እንዲያስተካክል ወይም ማረሚያ እንዲያወጣ ጠይቋል የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ ካለበት ከፍተኛ የስራ ጫና ከአቅም ውስነንነትና ከሪፎርም ስራ መደራረብ የተነሳ በዚህ አመት መደረግ የነበረበትን የአካባቢ ምርጫና የአዲስ አበባና የድሬዳዋ ከተማ ምክር ቤቶች ምርጫ ማካሄድ እንደማይችል ለኢፌዴሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በፅሁፍ የገለፀ ቢሆንም ምርጫዎቹ ከሚቀጥለው አገራዊ ምርጫዎች ጋር እንዲካሄዱ ምክረ ሀሳብ ያቀረበውም ሆነ ውሳኔ ያሳለፈው የተወካዮች ምክር ቤት ነው ሲል በቦርድ ሰብሳቢዋ ወሪት ብርቱካን ሚደቅሳ ተፈርሞ የወጣው የቦርዱ መግለጫ ጠቅሷል በመሆኑም ቦርዱ የአካባቢ ምርጫም ሆነ የሁለቱ ከተማ ምክር ቤቶች ምርጫ ከአጠቃላይ ምርጫ ጋር መካሄድ አለባቸው የሚል የውሳኔ ሀሳብ አቅርቧል የሚለው የሚዲያዎች ሪፖርት ማስተካከያ እንዲደረግበት እንጠይቃለን ሲል ቦርዱ አክሏል ነገር ግን ሪፖርተር ወደ ማተሚያ ቤት እስከገባበት እስከ አርብ ምሽት ድረስ የቦርዱን ጥያቄ በተመለከተ ከመንግስት ወይም ከምክር ቤቱ የተሰጠ ምላሽ አልተሰማምይህ በእንዲህ እያለ መጪው አጠቃላይ አገራዊ ምርጫ በጊዜው ሰሌዳ መሰረት ስለመካሄዱ እያነጋገረ ነው ከዚሁ ጥያቄ ጋር በተገናኘ ኢህአዴግ የሚጠበቀው አገራዊ ምርጫ በጊዜው እንዲካሄድ እየተዘጋጀ መሆኑን ተናግሯልየድርጅቱ ሊቀመንበር ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ዶር ሀሙስ ሀምሌ 25 ቀን 2011 አም በፅህፈት ቤታቸው በወቅታዊ አገራዊ ጉዳዮች ላይ ከጋዜጠኞች ለተነሱላቸው ጥያቄ በሰጡጥ ምላሽ በ2012 አም የሚካሄደውን አገራዊ ምርጫ በተመለከተ የኢህአዴግ ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ ሰነድ በማዘጋጀት ምርጫው በወቅቱ መደረግና አለመደረጉ ያለውን ጥቅምና ጉዳት በዝርዝር እንደተወያየበት ገልፀዋልከውይይቱም ባለፈ በተግባርም ከዚህ በፊት ከነበሩ ምርጫዎች የተሻለ ምርጫ ለማድረግ በጀት የህግ ማእቀፍና የተቋም አደረጃጀት ማሻሻያ መፍጠር እንደተቻለም አመልክተዋል
https://www.ethiopianreporter.com/article/16352
525
10,257
በአዲስ አበባ የኮሮና ቫይረስ ምርመራ በስፋት እየተካሄደ መሆኑን ዶክተር ሊያ ታደሰ ተናገሩ፡፡
ሀገር አቀፍ ዜና
June 1, 2020
73
ባህር ዳር ግንቦት 232012 አም አብመድ በአዲስ አበባ በኮሮና ቫይረስ የሚያዙ ሰዎች ቁጥር መበራከቱን ተከትሎ ምርመራው በስፋት እየተካሄደ መሆኑን የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ ገለፁየጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ ለኢዜአ እንደገለፁት የኮሮና ወረርሽኝ በአዲስ አበባ በሀብረተሰቡ ውስጥ መሰራጨቱ ተረጋግጧል ይህን ተከትሎም የምርመራ አድማሱን በማስፋት በተለይም በስራቸው ባህሪይ ለቫይረሱ ተጋላጭ የሆኑ የሀብረተሰብ ክፍሎች ላይ ምርመራው ተጠናክሯልበተለይም የቫይረሱ ስርጭት በስፋት በተስተዋለባቸው ልደታና አዲስ ከተማ ክፍለ ከተሞችና አካባቢዎች የምርመራ ስራው እየሰፋ መሆኑን ነው ዶክተር ሊያ የተናገሩትበከተማዋ የሚደረውን እንቅስቃሴ መዝጋት ሁነኛ መፍትሄ አይደለም ያሉት ሚኒስትሯ ቫይረሱን ለመከላከል የሚወጡ መመሪያዎችን መተግበር ከተቻለ ስርጭቱን መቀነስ እንደሚቻል ገልፀዋልበተጓዳኝም ቫይረሱ በማሀበረሰቡ ውስጥ ያለበትን ደረጃ ማወቅ የሚያስችል የደም ናሙና በመውሰድ የመመርመር የአንቲ ቦዲ ቴስት ስራ በቅርቡ ይጀመራል ብለዋልየምርመራ ስራውን በአዲስ አበባ ሳይወሰን በክልሎችም የማስፋት ስራ ተጠናክሮ መቀጠሉንም ሚኒስትሯ ጠቁመዋልየኮሮና ቫይረስ ምርመራ የሚካሄድባቸው ማእከላት ቁጥር 29 መድረሱንና ለእነዚህም 32 የመመርመሪያ መሳሪያዎች መገጠማቸውን ገልፀዋልማእከላቱ በሙሉ አቅማቸው መስራት ከቻሉ በቀን እስከ 7 ሺህ 500 ሰዎችን መመርመር እንደሚችሉ ጠቁመው አሁን ላይ በቀን እስከ 5 ሺህ ሰው እየመረመሩ መሆኑን ተናግረዋልበተጓዳኝ የመመርመሪያ ኪቶችን በግዥና በልገሳ ለማሰባሰብ ጥረቶች እየተደረጉ መሆኑንና ይህም ተጠናክሮ እንደሚቀጥል አረጋገጠዋል
https://www.amharaweb.com/%e1%89%a0%e1%8a%a0%e1%8b%b2%e1%88%b5-%e1%8a%a0%e1%89%a0%e1%89%a3-%e1%8b%a8%e1%8a%ae%e1%88%ae%e1%8a%93-%e1%89%ab%e1%8b%ad%e1%88%a8%e1%88%b5-%e1%88%9d%e1%88%ad%e1%88%98%e1%88%ab-%e1%89%a0%e1%88%b5/
168
25,965
ለዘላቂ የልማት ግቦች ማስፈጸሚያ ከ200 ቢሊዮን ዶላር በላይ ቃል ተገባ
ቢዝነስ
15 July 2015
Unknown
የአውሮፓ አገሮች እኤአ እስከ 2020 ባለው ጊዜ ውስጥ ያዋጣሉ ተብሎ የሚጠበቀውን የገንዘብ መጠን ይፋ በማድረግ ሰኞ ሀምሌ 6 ቀን 2007 አም ማምሻውን የአውሮፓ ሀብረት ይፋ ባደረገው መሰረት በአምስት አመት ውስጥ ተጨማሪ 100 ቢሊዮን ዩሮ በጋራ ለማቅረብ ቃል ገባ የአለም ኢኮኖሚክ ፎረምና የኢኮኖሚ ትብብርና የልማት ማሀበር ኦኢሲዲ በጋራ 100 ቢሊዮን ዶላር ድጋፍ ለማድረግ ቃል ገብተዋልበአውሮፓ ሀብረት ኮሚሽን የአለም አቀፍ ትብብርና ልማት ኮሚሽነር ኔቨን ሚሚካ እንዲሁም የሉክዘምበርግ የልማት ትብብርና የሰብአዊ ጉዳዮች ሚኒስትር ሮሜይን ሽናይደር በጋራ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ መሰረት ለታዳጊ አገሮች የልማት ትብብር ድጋፍ እንዲውል ቃል ከተገባው 100 ቢሊዮን ዩሮ ውስጥ 20 በመቶው ለአየር ንብረት ለውጥ ስራዎች የሚውል ነው ለታዳጊ አገሮች ተመራማሪዎች የሚውል የ77 ቢሊዮን ዩሮ ድጋፍ በሀብረቱ እንደሚቀርብ ይፋ ተደርጓል በገንዘብ ምን ያህል ሊያዋጣ እንዳሰበ ባይገለፅም 500 ሚሊዮን ሰዎችን ከረሀብና ከተመጣጠነ ምግብ እጥረት እንዲሁም 500 ሚሊዮኖችን ደግሞ ከሀይል እጦት ለመታደግ በሚደረገው ትብብር ላይ የአውሮፓ ሀብረት አጋር እንደሚሆን ቃል ገብቷልከአውሮፓ ሀብረት በተጓዳኝ 100 ቢሊዮን ዶላር በመጪዎቹ አምስት አመታት ውስጥ ለታዳጊ አገሮች የዘላቂ ልማት ድጋፍ ለማድረግ ቃል የገቡት የኦኢሲዲ አባል አገሮች ረቡእ ሀምሌ 8 ቀን 2007 አም በአዲስ አበባ እየተካሄደ በሚገኘው ሶስተኛው ፋይናንስ ለልማት ጉባኤ ጎን ይፋ ያደርጋሉ ተብሎ ይጠበቃልበመጪዎቹ 15 አመታት ለታዳጊ አገሮች የዘላቂ ልማት ማስፈፀሚያነት ይውላል ተብሎ የሚታሰበው የገንዘብ መጠን ሁለት ትሪሊዮን ዶላር ሲሆን እስካሁን ከአውሮፓ ሀብረትና ከኦኢሲዲ አገሮች ከተገኘው ውጪ ከሌሎች ያደጉ አገሮች ዘንድ የፋይናንስ ድጋፍ እስከ ጉባኤው መጠናቀቂያ ቀን ድረስ ቃል ኪዳኖች ይፋ ይደረጋሉ ተብሎ ይጠበቃልባለፉት 15 አመታት ለታዳጊ አገሮች የልማት ግቦች ድጋፍ ለማድረግ ያስፈልጋል ተብሎ የተገመተው የገንዘብ መጠን 200 ቢሊዮን ዶላር ገደማ ሲሆን በአዲስ አበባው ጉባኤ ሁለት ቀናት ውስጥ ግን ለሚሊኒየሙ የልማት ግቦች ይጠበቅ የነበረው የገንዘብ መጠን እንደሚለቀቅ ተነግሯል  አዲስ አበባ የምታስተናግደው ሶስተኛው ፋይናንስ ለልማት ጉባኤ ስምምነት ይደረግባቸዋል ተብለው ከሚጠበቁ መካከል ያደጉ አገሮች ከ15 አመታት በፊት ቃል የገቡትን ከጠቅላላ ብሄራዊ ገቢያቸው ውስጥ የ07 በመቶ መዋጮ በማድረግ የልማት ግቦችን ፋይናንስ ማድረግ ነው በርካታ አገሮች ይህንን ማድረግ እንዳልቻሉ ሲታወቅ ቃላቸውን በመጠበቅ በኦፊሴል የልማት ትብብር አማካይነት ልገሳውን በማድረግ ከሚጠቀሱት ውስጥ እንግሊዝ ሉክዘምበርግና ስዊድን ይገኙበታል
https://www.ethiopianreporter.com/article/8020
303
19,171
በደቡብ ሱዳን በመጠለያ ካምፕ  ከመተንፈሻ አካላት ችግር  ጋር በተያያዘ የሚሞቱ ሰዎች ቁጥር ከፍተኛ ነው- የዓለም የጤና ድርጅት
ዓለም አቀፍ ዜና
Jun 16, 2020
303
አዲስ አበባ ሰኔ 9 2012 ኤፍቢሲ በደቡብ ሱዳን ቤንቶኡ በተባለ የተፈናቃዮች ካምፕ ውስጥ ከመተንፈሻ አካላት ጋር በተያያዘ የሚሞቱ ሰዎች ቁጥር እየጨመረ መምጣቱን የአለም ጤና ድርጅት አስታወቀ  በደቡባዊ የሀገሪቱ ክፍል በነዳጅ ሀብት በበለፀገችው የአንድነት ግዛት የሚገኘው ይህ ካምፕ የሚመራው በተባበሩት መንግስታት ድርጅት የደቡብ ሱዳን ቅርንጫፍ መሆኑ ተነግሯል በአሁኑ ወቅት በካምፑ ውስጥ 111 ሺህ 766 ሰዎች የሚገኙበት ሲሆን በ2013 በመንግስት እና በአማ ፅያኑ ወታደሮች መካከል በተደረገው ጦርነት ምክንያት ቤት ንብረታቸውን ትተው የተፈናቀሉ ናቸው ተብሏል የአለም የጤና ድርጅት የስራ ሀላፊ ጆሴፍ ዋማላ በዋና ከተማዋ ጁባ ለሪፖርተሮች እንደገለፁት በአሁኑ ሰአት በካምፑ ያሉ ሰዎች በተመጣጠነ ምግብ እጥረት ምክንያት በወረርሽኙ የመያዝ እድላቸው ከፍ ያለ መሆኑን አስታውቀዋል ሀላፊው አያይዘውም በተፈናቃዮች መጠለያ የተከሰተው ከመተንፈሻ አካላት ጋር የተዛመደው ሞት ከኮቪድ 19 ጋር የተያያዘ ይሁን ወይም በሌላ ህመም ምክንያት ለማወቅ አሁንም ምርመራ እያደረግን ነው ብለዋል ደቡብ ሱዳን እስካሁን ድረስ 1 ሺህ 693 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሲሆን 27 የሚሆኑት ደግሞ በወረርሽኙ ሳቢያ ለህልፈት ሲዳረጉ 49 ሰዎች ደግሞ ከበሽታው አገግመዋል ምንጭቢቢሲ የዜና ሰአት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዜናዎችን በፍጥነት በአጭር የፅሁፍ መልእክት መልክ በስልክዎ ላይ እንዲደርስዎ ወደ 8111 OK ብለው ይላኩ
https://www.fanabc.com/%e1%89%a0%e1%8b%b0%e1%89%a1%e1%89%a5-%e1%88%b1%e1%8b%b3%e1%8a%95-%e1%89%a0%e1%88%98%e1%8c%a0%e1%88%88%e1%8b%ab-%e1%8a%ab%e1%88%9d%e1%8d%95-%e1%8a%a8%e1%88%98%e1%89%b0%e1%8a%95%e1%8d%88%e1%88%bb/
174
38,579
የዓለም የጤና ድርጅት የኮንጎ ኢቦላ ወረርሽኝን በተመለከተ ሪፖርት አወጣ
ዓለም አቀፍ ዜና
May 18, 2018
Unknown
የአለም የጤና ድርጅት በኮንጎ ዲሞክራቲክ ሪፖብሊክ የተከሰተው የኢቦላ ወረርሽኝ በህዝብ ላይ በብሄራዊ ደረጃ ሊያደርስ የሚችለውን አደጋ አስመልክቶ የደረሰበትን ግምገማ ከከፍተኛ ወደ በጣም ከፍተኛ አሳድጎታልበአካባቢ ደረጃ የስጋቱ መጠን መካከለኛ በአለም ደረጃ ሲታይ ደግሞ አነስተኛ መሆኑንም የአለም የጤና ድርጅት በሪፖርቱ ጨምሮ ገልጿልየአለም የጤና ድርጅት ይህን ሪፖርት ለማውጣት የተገደደው ከሶስቱ የባንዳካ የጤና ዞኖች ባንደኛው አዲስ በኢቦላ ቫይረስ የተጠቁ ሰዎች መገኘታቸው ከተረጋገጠ በኋላ ነው በሰሜን ምእራብ ክፍለ ሀገር በኢኳተር ከተማ በባንዳካ ከአንድ ሚሊዮን በላይ ህዝብ ይኖራልየአለም የጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ቴድሮስ አድሀኖም ገብረየሱስ ሁኔታውን አሳሳቢ ሲሉ ገልፀውታልበአለሙ የጤና ድርጅት ገለፃ መሰረት የኢቦላ ቫይረስ ተከስቷል ወደተባለበት ከተማ ቕኝት የሚያካሂዱ 30 ባለሞያዎችን ልኳል
https://amharic.voanews.com//a/who-mulls-emergency-designation-for-congos-ebola-5-18-2018/4399948.html
100
7,264
ዶ/ር አብይ፤ የአገሪቱ ጠ/ሚ ሊሆኑ እንደሚችሉ ተገምቷል
ሀገር አቀፍ ዜና
Sunday, 25 February 2018 00:00
14064
  በዚህ ወር መጨረሻ ቀጣዩ ጠሚኒስትር ይታወቃል   ሶስቱ የኢህአዴግ አባል ድርጅቶች ኦህዴድ ብአዴን እና ደኢህዴን ግምገማ ላይ የሰነበቱ ሲሆን ኦህዴድ የ42 አመቱን ዶር አብይ አህመድ ሊቀ መንበር አድርጎ መርጧል ብአዴን በበኩሉ ነባሮቹ አመራሮች አቶ ደመቀ መኮንን እና  አቶ ገዱ አንዳርጋቸው እንዲቀጥሉ ወስኗል ደኢህዴን ደግሞ አቶ ሀይለማርያም ደሳለኝን የሚተካ ሊቀመንበር እንደሚመርጥ እየተጠበቀ ነውጠሚኒስትር ሀይለማርያም ደሳለኝ ከመንግስት ስልጣናቸው የመልቀቅ ጥያቄ ማቅረባቸውን ተከትሎ የስልጣን ክፍተት መፈጠሩን ለብሉምበርግ የጠቆሙት የቀድሞው የመንግስት ኮሙኒኬሽን ፅቤት ሀላፊ አቶ ጌታቸው ረዳ ኢህአዴግ በዚህ ወር መጨረሻ ላይ በሚያደርገው ስብሰባ ቀጣዩን ጠሚኒስትር እንደሚመርጥ አስታውቀዋልኦህዴድ ዶር አብይ አህመድን በሊቀመንበርነት መምረጡን ተከትሎ ለኢህአዴግ ሊቀመንበርነት እጩ ተወዳዳሪ ሆነው እንደሚቀርቡ በስፋት እየተነገረ ሲሆን የአገሪቱ ቀጣይ ጠቅላይ ሚኒስትር ሊሆኑ እንደሚችሉም ከወዲሁ ሰፊ ግምት ተሰጥቷቸዋል ኦህዴድ ባደረገው የአመራር ሹም ሽረት ጉዳይ ላይ የድርጅቱ ሊቀመንበሩ የነበሩት አቶ ለማ መገርሳ በሰጡት ማብራሪያ ድርጅቱ ይህን የወሰነው ያሉበትን ድርብርብ ሀላፊነቶች በአግባቡ ለመወጣት መሆኑን ገልፀዋል ኦህዴድ የጠቅላይ ሚኒስትርነቱን ቦታ የማግኘት ከፍተኛ ፍላጎት እንዳለው የጠቆሙት አቶ ለማ ከኦህዴድ የሀገሪቱን ከፍተኛ ስልጣን የሚይዘው ሰው ሰርቆ ኦሮሞን ሀብታም ለማድረግ አይደለም ለፍትህ ለነፃነት እንዲሁም ሁሉንም ህዝብ እኩል አገልግሎ ህዝባችንን እንዲያስከብር ነው የምንፈልገው ብለዋል የክልሉን ህዝብ ወክሎ በጠቅላይ ሚኒስትርነት ደረጃ ሀገሪቱን የሚመራ ሰው ሀገሪቱንና ህዝቡን ማገልግል ያለበት በዚህ ደረጃ ነው ሁሉንም በእኩል አይን የሚያይ መሆን አለበት ብለዋል አቶ ለማ መገርሳ የኦህዴድ የሊቀመንበርነት ቦታን ለዶር አብይ በሙሉ ፍቃደኝነት መስጠታቸውን የገለፁት አቶ ለማ ይህን ያደረጉትም አሁን ሀገሪቱ የገባችበት ቀውስ ከስልጣናቸው የማይበልጥ በመሆኑ እንደሆነ ተናግረዋል እኔ በኦሮሚያ የጀመርኳቸው ስራዎች አሉ የተሻለ ስልጣን ስለተገኘ ብቻ ከክልሉ ህዝብ ጋር የጀመርኩትን ከግብ ሳላደርስ የምሄድ ከሆነ መልካም አይደለም ያሉት ፕሬዚዳንት ለማ ህዝቤ በጀመርኩት ነገር ተደስቶ ለማንም ያልሰጠውን ፍቅር ሰጥቶኛል ይህንን ሀሳቤን ብቻ አይቶ ፍቅር የሰጠኝን ህዝብ ሀሳቡን ወደ ተግባር ቀይሬ መካስ እፈልጋለሁ ብለዋል በክልሉ የጀመሩት ስራ የሚሳካላቸው ከሆነም አንድ ቀን አገሪቱን በመሪነት የማገልገል እድል ሊያገኙ እንደሚችሉም አቶ ለማ ተናግረዋል የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት ኮሙኒኬሽን ሀላፊ አቶ አዲሱ አረጋ በበኩላቸው ኦህዴድ ከዚህ የስልጣን ሹም ሽረት ውሳኔ ላይ የደረሰው የክልሉና የሀገሪቱ ህዝብ ሲያካሂደው የነበረውን ትግል ከጫፍ ለማድረስ ነው ሲሉ ፅፈዋል በማህበራዊ ድረገፃቸው ዶር አብይ አህመድ በጠሚኒስትርነት ሊመረጡ እንደሚችሉ ታዋቂ ፖለቲከኞችና የድረገፅ ፀሀፊዎች ግምታቸውን ሰጥተዋል የቀድሞ የአንድነት ፓርቲ የድርጅት ጉዳይ ሀላፊ አቶ ዳንኤል ተፈራ የኦህዴድን ውሳኔ አስመልክቶ በፌስ ቡክ ገፃቸው ባሰፈሩት አስተያየት በሁለት አመታቱ የህዝብ ተቃውሞ መሀል ኦህዴድ ጥርስ ማብቀል መቻሉን በመጥቀስ የእነ አቶ ለማ ቡድን የኢትዮጵያን ፖለቲካ በአዲስ መልክ መውሰድ እችላለሁ ብሎ በአቶ መለስ ራእይ ላይ ማመፁን ይገልፃሉ በአሁኑ ወቅት ኦህዴድ ካገኘው ድጋፍ አንፃር የጠቅላይ ሚኒስትርነቱ ቦታ ለሱ የማይሰጥበት ምክንያት እንደሌለ የፃፉት አቶ ዳንኤል ይሄን ተከትሎም በሀገሪቱ ፖለቲካዊ መሻሻሎች ሊፈጠሩ እንደሚችሉ ተስፋቸውን ገልፀዋል ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ለኦህዴድ ድጋፍ የሚያደርጉ ፅሁፎችን በድረ ገፃቸው ላይ በመፃፍ የሚታወቁት ዶር ደረጀ ገረፋ በበኩላቸው አቶ ለማ የሊቀመንበርነት ቦታቸውን በፓርላማው መቀመጫ ላላቸውና የአገሪቱ የጠቅላይ ሚኒስትር የመሆን ሰፊ እድል ለተሰጣቸው ዶር አብይ አህመድ መልቀቃቸው በሳል መሪነታቸውን ያስመሰክራል ሲሉ አድናቆታቸውን ገልፀዋል የጠቅላይ ሚኒስትርነቱ ቦታም ከእንግዲህ የኦህዴድ የማይሆንበት ምክንያት የለም የሚሉት ዶር ደረጀ አዲሱ ጠቅላይ ሚኒስትርም የኢትዮጵያን ህዝብ ከዳር እስከ ዳር አንድ የሚያደርግ ሁሉንም በእኩልነት የሚያይ ሊሆን ይገባል ሲሉ ፅፈዋል የሆርን አፌይርስ ድረገፅ ባለቤትና አዘጋጅ ዳንኤል ብርሀነ ደግሞ አዲሱ የኦህዴድ ሊቀ መንበር ብሄር ለይቶ የሚደርስን ጥቃት የመኮነን ዝንባሌ አላቸው ሀላፊነት የሚሰማው መሪ ባህሪይ ለማሳየትም ጥቃቶችን ለማውገዝ ሙከራ አድርገዋል ይህ ባህሪያቸው ወደፊት ለጥቃት ተጋላጭ የሆኑ ማህበረሰቦችን ሁኔታ ለማሻሻል ያግዛል ብሏልየህውሀት ስራ አስፈፃሚ አቶ ጌታቸው ረዳ በበኩላቸው አቶ ለማ መገርሳ በቀዳሚነት ዶር አብይ አህመድ በሁለተኝነት የአገሪቱ ጠሚኒስትር ሆነው የመሾም እድል እንዳላቸው ግምታቸውን ለብሉምበርግ ገልፀዋልየኦህዴድ ሊቀ መንበር የነበሩት አቶ ለማ መገርሳ አሁን ምሊቀ መንበር ሆነው በክልሉ ፕሬዚዳንትነታቸው ይቀጥላሉ ተብሏል ከአራቱ የኢህአዴግ ድርጅቶች አንዱ የሆነው ህውሀት በቅርቡ  ዶር ደብረፅዮን ገሚካኤልን በሊቀመንበርነት መምረጡ የሚታወስ ሲሆን ብአዴን በበኩሉ ነባሮቹ አመራሮች አቶ ደመቀ መኮንን እና አቶ ገዱ አንዳርጋቸው እንዲቀጥሉ ወስኗል በሌላ በኩል ደህኢዴን አዲስ ሊቀ መንበርና ምክትል ሊቀ መንበር እንደሚመርጥ ይጠበቃል ዶር አብይ አህመድ ማን ናቸውኦህዴድ ሰሞኑን ሊቀ መንበር አድርጎ የሾማቸው ዶር አብይ አህመድ ደርሰዋል በጅማ አጋሮ የተወለዱ ሲሆን በወጣትነታቸው የመከላከያ ሰራዊትን በመቀላቀል እስከ ሌተናል ኮሎኔልነት ማእረግ ደርሰዋል የ3 ሴት ልጆች አባት የሆኑት ዶር አብይ የመጀመሪያ ድግሪያቸው በኮምፒውተር ኢንጅነሪንግ ያገኙ ሲሆን በትራንስፎርሜሽናል ሊደርሺፕና የለውጥ አመራር ሁለተኛ ዲግሪያቸውን ከግሪንዊች ዩኒቨርሲቲ ተቀብለዋል የዶክትሬት ዲግሪያቸውንም ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የሰላምና የደህንነት ጥናት ተቋም አግኝተዋልበወታደራዊ አገልግሎታቸውም በሯንዳ ሰላም ማስከበርና በኢትዮ ኤርትራ ጦርነት የተሳተፉ ሲሆን በከፍተኛ የወታደራዊ ደህንነት ስራ እንዲሁም የኢትዮጵያ የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነትን በመመስረትና በመምራት ጉልህ ሚና መጫወታቸውን የህይወት ታሪካቸው ያመለክታልከዚያም በሳይንስና ቴክኖሎጂ ሚኒስትርነት ያገለገሉት ዶር አብይ ከሁለት አመት በፊት ወደ ኦሮሚያ ክልል በመዛወር የኦሮሚያ ከተማና ቤቶች ልማት ፅቤት ሀላፊ ሆነው ሰርተዋል በአሁኑ ወቅትም የክልሉ ምክትል ፕሬዚዳንት ሲሆኑ ሰሞኑን የኦህዴድ ሊቀ መንበር ከመሆናቸው በፊትም የድርጅቱ ፅቤት ሀላፊ እንደነበሩ ይታወቃል
https://www.addisadmassnews.com/index.php?option=com_k2&view=item&id=21519:%E1%8B%B6-%E1%88%AD-%E1%8A%A0%E1%89%A5%E1%8B%AD%E1%8D%A4-%E1%8B%A8%E1%8A%A0%E1%8C%88%E1%88%AA%E1%89%B1-%E1%8C%A0-%E1%88%9A-%E1%88%8A%E1%88%86%E1%8A%91-%E1%8A%A5%E1%8A%95%E1%8B%B0%E1%88%9A%E1%89%BD%E1%88%89-%E1%89%B0%E1%8C%88%E1%88%9D%E1%89%B7%E1%88%8D&Itemid=180
693
36,081
ኢትዮጵያውያን ዳያስፖራ ማኅበራት በኅዳሴ ጉዳይ
ሀገር አቀፍ ዜና
July 07, 2020
Unknown
ታላቁ የኢትዮጵያ ሀዳሴ ግድብ ውሀን የመሙላት ስራ በሁለት ሳምንታት ውስጥ እንደሚጀመር በኢትዮጵያ በሱዳንና በግብፅ መካከልም በአሞላልና በአተገባበሩ ላይ በዚሁ ጊዜ ውስጥ በአፍሪካ ሀብረት መሪነት ስምምነት ላይ እንደሚደረስ ከተገለፀ አንድ ሳምንት ተቆጠረ በግድቡ ዙሪያ የቀጠለው ንግግር በምሁራን ዘንድም መነጋገሪያ ሆኗል ባለፈው ሳምንት ውስጥ ከአሜሪካ ድምፅ ጋር የተነጋገሩ በካይሮው አሜሪካን ዩኒቨርሲቲ መምህር ፕሮፌሰር ሰኢድ ሳዲቅ ውሀውን የመሙላትን ጉዳ ማዘግየት እንደሚሻል አስተያየት ሰጥተዋል ካለበለዚያ የግብፅ መንግስት ወታደራዊ እርምጃ እንዲወስድ የውስጥ ግፊት እንደሚያይልበት ይሁን እንጂ ማንም ባለስልጣን ያንን አማራጭ አንስቶ ሲናገር አለመስማታቸውንም ገልፀዋል የኢትዮጵያን ውሳኔ ሊያስቀየር የሚችለውም በመንግስታቱ ድርጅት የምጣኔ ሀብት ማእቀብ ቢጣልባት እንደሆነ ጠቁመዋልበሌላ በኩል ደግሞ ግብፅ ውስጥ ፕሬዚዳንቱን ጨምሮ ከመንግስቱ አካባቢና ከባለሀብቶችም ይሰማል የሚሉትን መነሻ በማድረግ የግብፅ የወረራ ሀሳብ አሳቦናል ያሉ በዳያስፖራ የሚገኙ 15 የኢትዮጵያዊያንና የትውልደ ኢትዮጵያ ባለሙያዎች ምሁራንና የሲቪክ መብቶች ተሟጋች ማሀበራትና ድርጅቶች ለኢትዮጵያ መንግስት ጥረቶች ያላቸውን አድናቆትና ድጋፍ ገልፀው ኢትዮጵያዊያን ማንኛቸውንም ልዩነቶቻቸውን አስወግደው ከመንግስቱ ጎን እንዲቆሙ ጥሪ አቅርበዋልበግርጌ ሀገሮች ላይ የጎላ ጉዳይ ሳይደርስ የአባይ ውሀን የተካከለና ፍትሀዊ አጠቃቀም ተግባራዊ ለማድረግ የሚቻልበትን መላ ለመፈለግና ወገኖቹን ለማግባባት እንዲተጉ የሚያሳስብ ባለ ስድስት ነጥብ ጥያቄ አቅርበዋልከግብፃዊው ፕሮፌሰር ሰኢድ ሳዲቅ ጋር የተደረገውን ቃለምልልስ መሉ ዘገባ አቅርበን ኢትዮጵያዊያኑ ድርጅቶችና ማሀበራት ያወጡትን መግለጫ ካረቀቁት ምሁራን አንዱ የሆኑትን በደቡብ አፍሪካ ዊትዋተርስትራንድ ዩኒቨርሲቲና በአሜሪካም ዴንቨር ስቴት ዩኒቨርሲቲ መምህር ከሆኑት ፕሮፌሰር ሚንጋ ነጋሽ ጋር ያደረግነው ሙሉ ቃለ ምልልስ ከዚህ በተያያዘው የድምፅ ፋልይ ላይ ይገኛል ያድምጡት
https://amharic.voanews.com//a/gerd-prof-minga-negash-Ethiopia-civic-orgs-in-diaspora-07-06-n2020/5493038.html
205
33,465
የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ 20ኛ ሳምንት – ቀጥታ የውጤት መግለጫ [Live Score]
ስፖርት
April 25, 2017
Unknown
 የሻሸመኔ ከተማ እና ካፋ ቡና ጨዋታ በዝናብ ምክንያት ተቋርጧል ነገ 230 ላይ ይካሄዳል
https://soccerethiopia.net/football/27706
14
31,354
Ethiopian Cup| Mekelakeya are The Champions
ስፖርት
September 29, 2018
Unknown
With Ethiopian National Team head coach Abraham Mebratu in attendance Mekelakeya beat Saint George 32 on penalties to become Champions of the Ethiopian Cup for the 14th timeSt George came into the game having made only one change from their team that beat Sidama Buna in the semifinals with Abubeker replacing Tadelle deploying a 4231 formation Mekelakeya retained their starting eleven from their 10 victory over Ethiopia Buna in the SemifinalThe first half saw very few chances Getaneh had the best chance of the game in the 40th minute which was saved by Mekelakeya keeper Yednekachew The second half entertained plenty more chances as both sides pushed for the winner Menyelu Wondimu had enough chances to put Mekelakeya ahead but wasnt able to make his opportunities countThe game ended goalless after 90 minutes and the sides went into penalty shootouts to determine the winnerAschalew and Gaddisa scored for St George while Nathnael Behailu and Getaneh missed Menyelu Temesgen and Abebe scored to hand Mekelakeya a 32 win despite Shemeles and Dawit failing to convert their spot kicksFollowing their win at Hawassa international stadium Mekelakeya will represent Ethiopia in the 2019 CAF Confederations Cup
https://soccerethiopia.net/football/39906
193
30,518
ኢትዮጵያ ቡና አሰልጣኙን አሰናበተ
ስፖርት
February 22, 2019
Unknown
ኢትዮጵያ ቡና ፈረንሳያዊው የቡድኑ ዋና አሰልጣኝ ዲዲዬ ጎሜስን በዛሬው እለት ማሰናበቱ ተረጋግጧል ባለፈው የውድድር አመት አጋማሽ ወደ ኢትዮጵያ የመጡት አሰልጣኝ ጎሜስ ጥሩ በዘንድሮው የውድድር አመት መልካም ጅማሮ ቢያደርጉም ቀስ በቀስ ውጤት እየራቃቸው መምጣቱ እና በሜዳ ላይ ቡድኑ የሚያሳየው አሳማኝ ያልሆነ እንቅስቃሴ ማድረጉ ከደጋፊ ተቃውሞ እንዲቀርብ አድርጎታልከሳምንታት ወዲህ አሰልጣኙ ከክለቡ ጋር ሊለያዩ እንደሚችሉ ሲጠበቅ የቆየ ሲሆን በዛሬው እለት ረፋድ ቡድኑን ልምምድ ካሰሩ በኋላ የቦርዱ የስንብት ውሳኔ እንደደረሳቸው ለማወቅ ተችሏልእስከ 2021 ድረስ የሚያቆይ ኮንትራት ከወራት በፊት መፈረማቸው የሚታወሰው ጎሜስ የውል ሁኔታ እና ተያያዥ ጉዳዮችን ክለቡ ይፋ ሲያደርግ የምናሳውቅ ይሆናል
https://soccerethiopia.net/football/45048
87
15,650
አቶ ጃንጥራር አባይ በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ የአቅመ ደካሞችን ቤት እድሳት አስጀመሩ
ሀገር አቀፍ ዜና
Aug 26, 2020
380
አዲስ አበባ ነሀሴ 20 2012 ኤፍቢሲ የአዲስ አበባ በምክትል ከንቲባ ማእረግ የመንግስት አገልግሎት ሰጪ ተቋማት አስተባባሪ አቶ ጃንጥራር አባይ በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ በመገኘት የአቅመ ደካሞችን ቤት እድሳት አስጀምረዋልበመርሀ ግብሩ ላይ አቶ ጃንጥራር አባይ እንደገለፁት የከተማ አስተዳደሩን ጥሪ በመቀበል በኮቪድ19 ወረርሽኝ ሳቢያ ለችግር የተጋለጡ ወገኖችን በመደገፍ ላይ ያሉ ባለሀብቶችን እና በጎ ፍቃደኛ ግለሰቦችን አመስግነዋልመጭውን አዲስ አመትም ችግር ውስጥ ያሉ ወገኖችን በማሰብ እና ያለውን በማካፈል መቀበል ይገባል ብለዋልየንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ፍቃዱ ካሳሁን በበኩላቸው በክፍለ ከተማው በክረምት በጎ ፍቃድ መርሀ ግብር እስካሁን 66 የአቅመ ደካማ ቤቶችን በማደስ ለባለቤቶች ማስረከባቸውን ከአዲስ አበባ ፕሬስ ሴክሬታሪያት ያገኘነው መረጃ ያመለክታልዛሬ የተጀመሩትን ጨምሮ 121 ቤቶችን እስከ ነሀሴ ወር መጨረሻ ድረስ አጠናቆ ለማስረክብ እየተሰራ መሆኑን አቶ ፍቃዱ ተናግረዋልበዛሬው እለት በተካሄደ የማእድ ማጋራት መርሀ ግብርም በሶስት ዙሮች ባለሀብቶችን በማስተባበር ሶስት ሚሊየን ብር የሚገመት የሁለት ወር አስቤዛ ለ500 እማወራ እና አባዎራዎች ድጋፍ ተደርጓል
https://www.fanabc.com/%e1%8a%a0%e1%89%b6-%e1%8c%83%e1%8a%95%e1%8c%a5%e1%88%ab%e1%88%ad-%e1%8a%a0%e1%89%a3%e1%8b%ad-%e1%89%a0%e1%8a%95%e1%8d%8b%e1%88%b5-%e1%88%b5%e1%88%8d%e1%8a%ad-%e1%88%8b%e1%8d%8d%e1%89%b6-%e1%8a%ad/
141
7,431
የቀድሞውና የወደፊቱ የራሺያ ፕሬዚዳንት
ዓለም አቀፍ ዜና
Saturday, 08 October 2011 10:26
3044
ያኔ ከአመታት በፊት የገመትነው ግምት እነሆ የራሱን ሂደት ተጉዞና የራሱን ጊዜ ቆጥሮ እውን ሆኖ በተግባር ልናየው በእጅጉ ተቃርበናል ካሳለፍነው ሳምንት ጥቂት ቀናት ቀደም ብሎ በጠቅላይ ሚኒስትር ፑቲን የሚመራው የዩናይትድ ራሽያ ወይም የተባበረችው ሩሲያ ፓርቲ ጠቅላላ ጉባኤውን በማካሄድ ከጥቂት ወራቶች በኋላ በሚካሄደው የራሽያ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ፓርቲውን ወክለው እንዲወዳደሩ የቀድሞውን ፕሬዚዳንትና የአሁኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ቭላድሚር ፑቲንን በዋና እጩነት ለማቅረብ መወሰኑን በይፋ አስታውቋል  ቭላድሚር ፑቲን ፕሬዚዳንት ሳሉ በጠቅላይ ሚኒስትርነት ያገለገሉትና የአሁኑ ፕሬዚዳንት ድሚትሪ ሜድቬዴቭም በመጪው ምርጫ ለሁለተኛ ዙር ፕሬዚዳንትነት እንደማይወዳደሩና የፑቲንን ፕሬዚዳንታዊ እጩነት በሙሉ ልብ በመደገፍ በመጪው ምርጫ ድል እንዲቀናቸው እንኳን በፕሬዚዳንት ስልጣናቸው ይቅርና በፆም በፀሎትም ቢሆን እንደሚያግዟቸው በፓርቲው ጠቅላላ ጉባኤ ወቅት ስሜት ፈንቅሏቸው ሲቃ እየተናነቃቸው ይፋ አድርገዋል  ፕሬዚዳንት ሜድቬዴቭ በጉባኤው ወቅት እንዲያ በስሜት እየተወራጩ የፑቲንን የላቀ የአእምሮና የመሪነት ብቃት የነጠረ አቻ የለሽ የፖለቲካ ሰውነት ሲተርኩ ለወደር የለሹ ቭላድሚር ፑቲን እንኳን ራሱ የሰጠኝን የፕሬዚዳንትነት ስልጣን ይቅርና ሞቴንም ቢሆን ከፑቲን በፊት ያድርገው እያሉ አምላካቸውን የሚማፀኑ ይመስል ነበር የፕሬዚዳንት ሜድቬዴቭን እንዲህ መሆን የታዘቡ የራሽያን ፖለቲካ ነገረ ስራ በቅርብ የሚያውቁና የላይ ታች ሂደቱን የሚከታተሉ ተረበኛ ተንታኞች ወደሽ ነው ቆማጢት ንጉስ ትመርቂ እንደሚባለው የፉተታ አነጋገር ወዶ ነው ሜድቬዴቭን የንጉሱን የፑቲንን ትእዛዝ ተቀብሎ ከምርጫ እጩነት ራሱን የማያወጣና ላንተ የተባለው አረር በእኔ በአሽከርህ ግንባር ይሰካ ብሎ ጃሎ መገኔ የማይለው እንዴ ቀድሞ ነገር ፕሬዚዳንት ሜድቬዴቭ እኮ የፑቲን የእጅ ስራ ውጤት እኮ ነው ከተራ የመንግስት ኩባንያ መሪነት አንስቶ የፖለቲካ ሰብእናውን በራሱ አምሳልና ፍላጐት ጠፍጥፎ የፈጠረውና የዛሬ ማንነቱ ባለቤት እንዲሆን ያደረገው ወልዳ ያሳደገችው እናቱ ሳትሆን ንጉሱ ፑቲን ነው ታዲያ እንኳን በእጁ የሰጠውን የፕሬዚዳንት ስልጣን መልሶ ማስረከብና ሞቴን ካንተ በፊት ያድርገው ማለት አይደለም ሌላስ ነገር ቢለው ምናለ በማለት ፕሬዚዳንት ዲሚትሪ ሜድቬዴቭን በአደባባይ ሲያሽሟጥጧቸውና ሲቦጭቋቸው ባጅተዋል የወደፊቱ የፖለቲካ እጣ ፈንታቸው በጠቅላይ ሚኒስትር ቭላድሚር ፑቲን እጅ ውስጥ እንዳለና ወሳኙ ሰውም ራሳቸው ሳይሆኑ ፑቲን ብቻ እንደሆኑ ጠንቅቀው የሚያውቁት ፕሬዚዳንት ዲሚትሪ ሜድቬዴቭ የተቺዎቻቸው እንዲህ ያለው ሽሙጥና ሀሜት ቁብም አልሰጣቸው ይልቁንስ ይህን ሽሙጥና ሀሜት ሰምቶ እንዳልሰማ ቸል በማለት ዋና ትኩረታቸውን ያደረጉት ንጉሱ ፑቲን በቀጣይ ሊወስዱት ባሰቡት እርምጃና ባቀዱት እቅድ ላይ ብቻ ነበር በገዢው የተባበረው ሩሲያ ፓርቲ መሪነታቸው በተዘጋጀላቸው ወንበር ላይ ተቀምጠው የፕሬዚዳንቱን የሜድቬዴቭን እንዲያ ያለ በስሜት የተሞላ ንግግር ከጀርባ ቁልቁል ሲያዳምጡ የነበሩት ጠቅላይ ሚኒስትር ፑቲን የሳቸውን ፕሬዚዳንታዊ እጩነት ያለአንዳች ማንገራገርና የሚታይ የስሜት ለውጥ በመቀበል ላሳዩት ቁርጠኝነትና የማያወላዳ ታማኝነት የተሰማቸው ደስታ በግልፅ የሚታይ ነበር የፓርቲያቸውን ፕሬዚዳንታዊ እጩነት በይፋና በሙሉ ልብ መቀበላቸውን ለመግለፅ ባደረጉት ንግግርም ጠቅላይ ሚኒስትር ፑቲን ፕሬዚዳንት ሜድቬዴቭን ገዢውን ፓርቲያቸውNÂ ላለፉት አምስት አመታት ሀገሪቱን በፕሬዚዳንት በመምራት ያደረጉትን አስተዋፅኦ በማድነቅ የሙገሳ ብድራቸውን መልሰዋል ፑቲን በዚያ ንግግራቸው በሙገሳ ብቻ አላበቁም በመጪው ምርጫ በለስ ቀንቷቸው ቢያሸንፉ እርሳቸው ለይሉኝታ ብለው ድንገት ባሸንፍ ይበሉ እንጂ ህዝቡም ሆነ የፖለቲካ ተንታኞች የእሳቸው በከፍተኛ አብላጫ ድምፅ ማሸነፋቸው የተበላ እቁብ አይነት ነገር ነው ይላሉ ፕሬዚዳንት ሜድቬዴቭን በጠቅላይ ሚኒስትርነት እንደሚሾሟቸው ለአፍታም ቢሆን የማያጠራጥር ያለቀ የደቀቀ ነገር እንደሆነ ያኔውኑ ግልፅ አድርገውላቸዋል ቀደም ብሎ እንደተገለፀው የወደፊት የፖለቲካ እጣፈንታቸው ያለውና የሚወሰነው በንጉሱ በፑቲን እጅ መሆኑን በሚገባ የሚያውቁት ፕሬዚዳንት ሜድቬዴቭ ከምርጫው በኋላ ከቀድሞ ፕሬዚዳንትነት ወደ አዲሱ ጠቅላይ ሚኒስትርነት በመዛወር ከቀድሞ ፕሬዚዳንትነትና ጠቅላይ ሚኒስትርነት እንደገና ወደ አዲሱ የራሽያ ፕሬዚዳንትነት የተሸጋገሩትን የጌታቸውን የፑቲንን ሞገስና ቅርበት ሳያጡ የሀገሪቱ ሁለተኛው ቁልፍ ሰው እንደሆኑ የመቀጠላቸው ዜና በደስታ ራሳቸውን ሊያስታቸው ደርሶ ነበር እናም የፑቲንን እቅድና ግብዣ በከፍተኛ የደስታ ስሜት እንደተቀበሉት ያስታወቁት እዚያው የጉባኤው አዳራሽ ውስጥ እንዳሉ ከመቅፅበት ነበር ከቀድሞው ውስብስብነቱ በተጨማሪ ፑቲን ወደ ፖለቲካው ስልጣን ከመጡ በኋላ በዘረጉት የተለየ የፖለቲካ የስልጣን ድር የበለጠ በተወሳሰበው የራሽያ ፖለቲካ ውስጥ የፕሬዚዳንትነት ዘመን ለጠቅላይ ሚኒስትርነት ስልጣን የመታጨት ዜና በእርግጥም የተለየ እና ሳይታሰብ ከሰማይ ድንገት እንደወረደ መና ያህል የሚቆጠር ነበር ንጉሱ ፑቲን ግን ያለአንዳች ፖለቲካዊ እንገጭ እጓና ህገመንግስታዊ ውዝግብ ከአምስት አመታት በፊት ራሳቸው በግላቸው አቅደውና መርጠው ላዘጋጇቸው ተተኪያቸው በፀባይ ያስረከቡትን የፕሬዚዳንትነት ስልጣን በድጋሚ ያለ አንዳች ፖለቲካዊ ውጣ ውረድና ኮሽታ መልሰው የሚረከቡበትን የምርጫና ህገመንግስታዊ አብዮት ጀምረው ባጥጋቢ ሁኔታ በማሳካት አለሙን ሁሉ እንዳስገረሙት ሁሉ ፕሬዚዳንት ሜድቬዴቭን እንደገና አዲሱ ጠቅላይ ሚኒስትራቸው ለማድረግ በመወሰን ወደፊት ደግሞ ምን አይነት የስልጣን ሽግግር ስርአት ሊዘረጉ እንዳሰቡ ለፖለቲካ ተንታኞችና ለተቃዋሚዎቻቸው አዲስ የቤት ስራ ሰጥተዋቸዋል ይህን ጉዳይ እንደ ቀላል የቤት ስራ የሚቆጥሩት ቢኖሩ የፑቲንና የፓርቲያቸው ደጋፊዎች ብቻ ናቸው ለእነዚህ ሰዎች ንጉስ ፑቲን የፖለቲካና የስልጣን ዋዛ ፈዛዛ የማያውቁ ቆፍጣና መሪ ናቸው ለእነዚህ ሰዎች ብላድሚር ፑቲን ከሶቪየት ህብረት መፈራረስ በኋላ ራሽያ ያጣችውን ክብር በማስመለስ ከቀደሙት ገናና የራሽያ ነገስታት በተሻለ በአለም የፖለቲካና የኢኮኖሚ መድረክ ተገቢና የላቀ የክብር ቦታ እንድትጐናፀፍ ያስችለናል ብለው በእርግጠኛነት የሚተማመኑባቸውና ያንን የተቀደሰ ቀንም በተስፋ የሚጠባበቁላቸው መሪ ናቸው  እንደ እውነቱ ከሆነ በዘመነኛ የፖለቲካ ታሪኳ ሩሲያ እንደ ቭላድሚር ፑቲን ያለ ጮሌና ቆቅ ፖለቲከኛ ወልዳ አታውቅም ሟቹ የቀድሞው ፕሬዚዳንት ቦሪስ የልሲን በጠቅላይ ሚኒስትርነት እስከተሾሙባት ጊዜ ድረስ የኬጂቢ ኮሎኔል ከመሆናቸውና ረዘም ላለ ጊዜም በቀድሞዋ ምስራቅ ጀርመን ውስጥ ተመድበው ከመስራታቸው ውጭ ስለ ቭላድሚር ፑቲን የፖለቲካ ማንነት እምብዛም የሚታወቅ ነገር አልነበረም በዚህ የተነሳም በፕሬዚዳንት የልሲን የስልጣን ዘመን ድንገት ብቅ ብለው ወዲያውኑ ከመድረኩ ሲጠፉ እንደነበሩት የተለያዩ ፖለቲከኞች የፑቲን እጣም ከእነሱው የተሻለ እንደማይሆን በበርካቶች ዘንድ በእርግጠኝነት ተገምቶ ነበር ይሁን እንጂ ከተገመተው እጅግ በተቃራኒው ከሌሎች ፖለቲከኞች ብቻ ሳይሆን በጠቅላይ ሚኒስትርነት ከሾሟቸው ከፕሬዚዳንት የልሲንም በእጅጉ የተለዩና በእጅጉም የተሻሉ የፖለቲካ መሪ መሆናቸውን ለማሳየት የፈጀባቸው ጊዜ በራሽያ የፖለቲካ ታሪክ ረገድ ሲመዘን የብርሀን ፍጥነት ያህል ነበር  ከልጅነት ጊዜአቸው ጀምሮ እየተጐነጩት ባደጉት የራሽያ ቮድካ ከፍተኛ ፍቅር እንደወደቁና በራሽያ የመሪዎች ታሪክ በጣጤ ሰካራም ፕሬዚዳንትነት ክብረወሰኑን እንደጨበጡ በግልፅም በሹክሹክታም ይታሙ የነበሩት ፕሬዚዳንት የልሲን ይሄው ቮድካ ደፋሪነታቸው በዋናነት ባመጣባቸው ፈርጀ ብዙ የጤና እክል ምክንያት አለምን በሞት ከተሰናበቱበት ጊዜ በኋላ ባለፉት ሁለት አመታት ውስጥ ቭላድሚር ፑቲን ማንም ባላሰበውና ባልገመተው ሁኔታ የፖለቲካ መድረኩን በቀላሉና በፍጥነት ሊሰናበቱ የማይችሉ ይልቁንስ ውስብስቡን የራሽያ የፖለቲካና የስልጣን ሁኔታ በዋናነት የሚመሩና ሂደቱንም በወሳኝ መልኩ የሚወስኑ ንቁ እጅግ ብልጥና በረቀቀ የፖለቲካና የስልጣን ድራማ ጥበብ የተካኑ ጮሌ ፖለቲከኛ ሆነው እንደ አዲስ ብቅ ማለት ቻሉ ያረጀና የበሰበሰ ነው እየተባለ በህዝቡ ጣት ከሚቀሰርበት የቦሪስ የልሲን ዘመን  የፖለቲካ ፓርቲ አሰራርና የአመራር ዘይቤ ተፅእኖ በመጠኑም ቢሆን ራሳቸውን  ለማላቀቅና አዲስ የፖለቲካ ምስልና ማንነት ለመፍጠር የተባበረው ሩሲያ የተሰኘ አዲስ የፖለቲካ ፓርቲ በማቋቋም ሁለት ተከታታይ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫዎችን በማሸነፉ የዘመኑ የራሽያ ፖለቲካ አዲሱና ዘመናዊው ዛር መሆናቸውን ለወዳጅም ሆነ ለጠላት ማስረገጥ ቻሉ ጥርሳቸውን የነቀሉበት የቀድሞው የሶቪየት ህብረት የደህንነትና የስለላ ድርጅት የምርጦች ምርጥ የስለላ መኮንኔ እያለ ለምን ይጠራቸው እንደነበር በፖለቲካውም መስክ በማያወላውል ቆራጥ አመራራቸው ከከበርቴ ነጋዴ እስከ የፖለቲካ መሪ ድረስ የተቃወሟቸውን ሁሉ አሽመድምዶ ልክ በማስገባትና የእግር መትከያ ቦታ በመንሳት የእሳት ልጅ ረመጥ መሆናቸውን በገሀድ ማሳየት ቻሉ  በዚህ ጊዜ ውስጥ የፑቲን ደጋፊዎች ዋነኛ የትኩረት አቅጣጫቸው የነበረው ሁለተኛ ዙር የስልጣን ዘመናቸው ሲጠናቀቅ ማን ይተካቸው ይሆን የሚለው ሲሆን ተቃዋሚዎቻቸው ደግሞ የራሽያ ህገመንግስት እንደÃSgDdW ፕሬዚዳንት ፑቲን በስልጣን ዘመናቸው ማብቂያ እውን ስልጣናቸውን ያስረክቡ ይሆን በሚል በጥርጣሬ መብሰክሰክና ያችን የመጨረሻ ቀን እንደ እርጉዝ በጭንቀት መቁጠር ነበር የፖለቲካ ተንታኞች ግን በራሽያ ዱማ ፓርላማ ፓርቲያቸው ያለውን አብላጫ መቀመጫ በመጠቀም ህገመንግስቱን በማሻሻል በስልጣን ላይ ለተጨማሪ አመታት ይቆያሉ እንጂ እንዲህ ያለ የረባ ተቃዋሚ ለአመታት የተዘባነኑበትን ስልጣን በቀላሉ ጥለው ጡረታ ጨርሶ ሊወጡ አይችልም የሚል የተቃዋሚውን ጐራ ጭንቀትና ጥርጣሬ የሚያባብስ ሙያዊ ግምት ነው ያሉትን አቀረቡ የሁለተኛው ዙር የስልጣን ዘመናቸው የመጨረሻ ቀን ሲደርስ በተቃዋሚዎችና በፖለቲካ ተንታኞች እንደተገመተው ፕሬዚዳንት ፑቲን ህገመንግስቱን በመደለዝ በስልጣን የሚቆዩበትን ዘዴ ያመቻቻሉ ተብሎ ቢጠበቅም  እሳቸው ግን ተቃራኒውን በማድረግና ስልጣናቸውን በምርጫ ላሸነፉት የፓርቲያቸው አባልና ጠቅላይ ሚኒስትራቸው ለነበሩት ዲሚትሪ ሜድቬዴቭ በማስረከብ ተቃዋሚዎቻቸውNÂ ተችዎቻቸውን ሁሉ ኩም አደረጓቸው ቭላድሚር ፑቲን ይህን ሲያደርጉ ግን ያስረከቡትን የፕሬዚዳንትነት ስልጣን ያለ አንዳች የህገ መንግስት ድለዛና የፖለቲካ አተካሮ የህገ መንግስቱን ክፍተቶችና ትንሽ የፓርቲያቸውን ጨዋታ በመጫወት ብቻ መልሰው የሚቆጣጠሩበትን አዲስ አይነት የምርጫና የስልጣን ሽግግር አብዮት ለመጀመር የሚያስችለውን እቅድ ያለአንዳች ኮሽታ ነድፈው ጨርሰው ነበር  የራሺያ ህገ መንግስት አንድ ፕሬዚዳንት በፕሬዚዳንትነት በተከታታይ ከሁለት ዙር በላይ በስልጣን ላይ እንዳይቆይ ይከለክላል ከአንድ የፕሬዚዳንት ዙር ቆይታ በኋላ ግን እንደ አዲስ መወዳደርና ለተከታታይ ሁለት ዙሮች በፕሬዚዳንትነት ስልጣን ላይ እንዲቆይ ይፈቅዳል ይህን በቀላሉ ለማሳካት ደግሞ ከፕሬዚዳንትነት በቀር ሌላ የመንግስት ስልጣን በመያዝ ስልጣኑ አካባቢ ዞርእያሉና መንገዱን እያስተካከሉና እየደለደሉ መቆየት እጅግ ይጠቅማል ለዚህም ነበር የፖለቲካ ስብእናቸውን በገዛ እጃቸው ጠፍጥፈው ያበጁዋቸውን ዲሚትሪ ሜድቬዴቭን ራሳቸው ለፕሬዚዳንትነት እጩ አድርገው ያቀረቡትና ከምርጫው በኋላ የጠቅላይ ሚኒስትርነቱን ቦታ በመያዝ የዳግም የፕሬዚዳንትነት የስልጣን ጉዞውን ቀናና የማይጐረብጥ ያደረጉት ብዙውን ጊዜ እንዴት አይነት ሰው እንደሆኑና ምን ለማድረግ እንደሚፈልጉ ከንግግር ይልቅ በድርጊት መግለፅ ይቀናቸዋል የሚባሉት ቭላድሚር ፑቲን ደጋፊዎቻቸው አዲሱ ዛር ወይም ንጉስ እያሉ ለምን አዘውትረው እንደሚጠሯቸውና ከዲሚትሪ ሜድቬዴቭ ጋር ስላቀናበሩት በአብዛኛው ያልተለመደ አይነት የስልጣን ክፍፍል ጉዳይ ግልፅ አቋማቸውን ለመጀመሪያ ጊዜ የተነፈሱት በአብዛኞቹ ዘንድ የፑቲን የግል ዜና መዋእል ፀሀፊ ተደርጐ ለሚቆጠረው የኮመርሳንት ጋዜጣ ዘጋቢ ለአንድሬ ኮለስኒኮቭ ብቻ ነው በተከታታይ የህይወት ታሪካቸውን በመፃፍ ለሚታወቀው ለጋዜጠኛ አንድሬ ኮለስኒኮቭ ፑቲን የነገሩት አየህ የፖለቲካ መሪ ለመሆን ከመወሰንህ በፊት የጠራ ግብና ወደ ግብህ የሚያደርስህ ዝርዝር ነገር ግን ቀላል የሆኑ የድርጊት መርሀ ግብር ሊኖርህ የግድ ነው አለበለዚያማ ስራህ ሁሉ የጨለማ ውስጥ ጥቅሺያ ይሆንብሀል ይህ ቀለል ባለና በለስላሳ ቋንቋ ሲገለፅ ነው እውነቱ ግን ያለ ጥሩ ግብና ግልፅ የድርጊት መርሀ ግብር ወደ ፖለቲካው ባህር ከገባህ የሻርክ ሲሳይ የምትሆነው ገና የአንድ ተጨማሪ ቀን ጀንበር እንኳ ሳታይ ነው እኔም እያደረኩት ያለሁት ይህንኑ ነው በራሺያ የፖለቲካ መድረክ በተጨማሪ ላሳካው የምፈልገው የጠራ ግብና ወደዚያ ግብ የሚወስደኝ ግልፅና ቀላል የድርጊት መርሀ ግብር አለኝ የፕሬዚዳንትነት ስልጣኔ እንዳበቃ በጠቅላይ ሚኒስትርነት ለማገልገል ስሾም ጨርሶ አላንገራገርኩም እውነቱን ለመናገር ያህል ሹመቱን ሳላንገራግር መቀበሌ ወደየት እንደሚወስደኝ በሚገባ አውቅ ስለነበር ነው አሁን የተጨማሪው ግቤ አናት ላይ እንደደረስኩ ይሰማኛል ይህን ታላቅና ባለታሪክ ሀገር እንደገና በፕሬዚዳንትነት ለማገልገል ፓርቲዬ የሰጠኝን ሀላፊነት ተሸክሜ በመጪው ብሄራዊ ምርጫ ለፕሬዚዳንትነት እወዳደራለሁ የድል በለስ ከቀናኝ እሰየው ካልሆነም ትግላችንን እንደገና አቀጣጥለን እንገፋለን በቃ ይሄው ነው ብለው ነው የፑቲንን ገለፃ በጥሞና ያዳመጠው ጋዜጠኛ አንድሬ ኮለስኒኮቭ ነገሩ ሁሉ እንዲህ ከሆነ የዛሬ አምስት አመት ግድም የጀመሩት ይህ የተለየ የምርጫና የስልጣን ሽግግር አብዮት ግቡን በሚገባ እንደመታ ልንቆጥረው እንችላለን ስለዚህ በአለም የመሪዎች ታሪክ በአሁኑ ጊዜ የቀድሞው ፕሬዚዳንትና የወደፊቱ ፕሬዚዳንት ተብለው መጠራት የቻሉ የመጀመሪያው ፕሬዚዳንት መሆንዎ ነዋ በማለት ለጠየቃቸው ጥያቄ የቭላድሚር ፑቲን መልስ አዎ እንግዲህ እንዳልከው መሆኔ ነው የሚል አጭርና ቁጥብ መልስ ነበር ይህ ምንም ጥርጥር የሌለው እውነት ነው ቭላድሚር ፑቲን አሁን በእርግጥም የቀድሞውና የወደፊቱ የራሺያ ፕሬዚዳንት ናቸው ከምርጫው በኋላ ደግሞ የቀድሞውና የአሁኑ ፕሬዚዳንት እያልን እንጠራቸዋለን የቭላድሚር ፑቲን ወደ ፕሬዚዳንትነት ስልጣን ዳግመኛ የመመለሳቸው ነገር እርግጥ መሆኑ እንደታወቀ ምድረ ራሺያዊ በፌስቡክና በትዊተር እንደየ ፖለቲካዊ ዝንባሌው ስሜቱን ገልል የፑቲን ደጋፊዎች በደስታ ሲቦርቁ የድህረ ሶቭየት ህብረት ተስፋቸው የበነነባቸውና የፑቲንን ፓርቲ መቋቋም ያልቻሉ ተዋቃሚዎች ደግሞ በከፍተኛ ተስፋ መቁረጥ አምላክ ሩሲያን ለምን እንዲህ ይጠላል በማለት ተነጫንጨዋል ሌሎች ያደረጉት ደግሞ ፑቲን ለመጨረሻ ጊዜ በ2024 አም ስልጣን ሲለቁ የስንት አመት እድሜ ባለፀጋ እንደሚሆኑ ማስላት ነው አብዛኞቹ በፑቲን ንቁ የጥበቃ አይኖች ስር እንደሆኑ እንደሚያረጁ ሲገልፁ ጥቂቶቹ ደግሞ በአዲሱ የፑቲን የክፍል ሁለት የስልጣን ዘመን አዲሱን ፑቲንን እንደሚያዩና ያለፉትን ስህተቶች እንደይደግሟ ቸው ያላቸውን መልካም ተስፋ ገልፀዋል በንጭንጩና በተስፋው መሀል ሁሉም ቢወዱትም ቢጠሉትም በአንድ የማይቀር እውነታ ላይ ተስማምተዋል የቀድሞው ፕሬዚዳንት ፑቲን በክፍል ሁለት የስልጣን ዘመናቸው የቀድሞው ፕሬዚዳንት ብቻ ሳይሆን የአሁኑም ፕሬዚዳንት ተብለው በቅርቡ ብቅ ይላሉ  በመጨረሻ አንድ ጥያቄ ላንሳ በርካታ ሀገራት በተለይ ደግሞ የአፍሪካ ሀገራት መሪዎች ወደ ስልጣን ከመምጣታቸው በፊት አምርረው ሲያወግዙት የነበሩትን ህገመንግስት እየደለዙ በስልጣን ላይ ለረጅም ጊዜ የመቆየት ሙከራ ወደ ስልጣን ከመጡ በኋላ ራሳቸው በዚህ ጉዳይ ላይ ተጠምደው ደፋ ቀና ሲሉ ታዝበናል መቼም ስልጣንን የሚያጠናክርና የሚያራዝም ነገር ከሆነ ከየትም ቦታ ቢመጣ ለመኮረጅ እንደ አፍሪካ ሀገራት መሪዎች ትጉህና ፈጣን ስለማይገኝ የቭላድሚር ፑቲንን የስልጣንን ህገመንግስት ሳይደልዙ መልሶ የማግኘት ዘዴ የትኛው የአፍሪካ ሀገር ፕሬዚዳንት ቀድሞ በመኮረጅ ለራሱ ይሞክረው ይሆን 
https://www.addisadmassnews.com/index.php?option=com_k2&view=item&id=1077:%E1%8B%A8%E1%89%80%E1%8B%B5%E1%88%9E%E1%8B%8D%E1%8A%93-%E1%8B%A8%E1%8B%88%E1%8B%B0%E1%8D%8A%E1%89%B1-%E1%8B%A8%E1%88%AB%E1%88%BA%E1%8B%AB-%E1%8D%95%E1%88%AC%E1%8B%9A%E1%8B%B3%E1%8A%95%E1%89%B5&Itemid=212
1,663
34,205
“የሴካፋ ግባችን ጥሩ ተፎካካሪ ሆነን ውጤት ለማምጣት ነው” መሰረት ማኔ
ስፖርት
August 22, 2016
Unknown
የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን የሴቶች ብሄራዊ ቡድን አሰልጣኝ አድርጎ መሰረት ማኔን የቀጠረው ከሳምንታት በፊት ነበር አሰልጣኝ መሰረት ከድሬዳዋ ከተማ በአመቱ መጨረሻ የተለያየች ሲሆን በመጪው መስከረም በዩጋንዳ አስተናጋጅነት በሚካሄደው የሴካፋ ሴቶች ዋንጫ ተሳታፊ የሚሆኑትን ሉሲዎቹን የምትመራ ይሆናል አሰልጣኝ መሰረት ስለብሄራዊ ቡድኑ ዝግጅት ሊመዘገብ ስለታሰበው ውጤት እና ሌሎች ተያያዥ ጉዳዮች ዙሪያ ከሶከር ኢትዮጵያ ጋር ድሬዳዋ ላይ አጠር ያለ ቆይታ አድርጋለች አዎ ጠብቄው ነበር ገና ድሬዳዋ ከተማን በያዝኩበት ጊዜ ነበር ስለብሄራዊ ቡድን የማስብ የነበረው የጠበቅኩት ነገር ነበርለአንድ ሳምንት በቀን ሁለቴ ጠንከር ያለ ልምምድ እንሰራለን ተጫዋቾቹ ከእረፍት ስለተመለሱ ፊትነሳቸውን ዳግም ማግኘት አለባቸው ከአንድ ሳምንት በሀላ ወደ መደበኛ ልምምድ የምንገባ ይሆናል ያለው ግዜ አጭር ስለሆነ የአቋም መለኪያ ጨዋታ ከሌላ ሀገር ጋር ማድረግ አስቸጋሪ ነው ቢሆንም ወደ መደበኛ ልምምድ ከገባን በሀላ ሁለት የአቋም መለኪያ ጨዋታዎች ድሬዳዋ ከሚገኙ የወንድ ቡድኖች ጋር የምናደርግ ነው የሚሆነው ለ31 ተጫዋቾች ነበር ጥሪ ያደረግነው ከዚህ ውስጥ ቅድስት ቦጋለ እና ሀብታም እሸቱ በግል ጉዳይ ከብሄራዊ ቡድኑ ውጪ ናቸው ከልምምድ ባሻገር እንደእቅድ የያዝኩት ባለሙያዎችን እየጋበዝኩ በስነልቦናም እንዲጠነክሩ አስበናል በተረፈ የልጆቹ የመስራት ፍላጎት እና መነሳሳት ጥሩ ነውየልጆቹ ከቡድኑ መለየት ሌሎች ተጫዋቾችን እንዲጠሩ በር አይከፍትም ልምምድ ላይ አይተን ክፍተት ካለ በተጠባባቂነት የያዝናቸው ተጫዋቾች ስላሉ እነሱን የምንጠራ ይሆናል 23 ልጆችን ብቻ ይዘን ወደ ውድድር መሄድ ስላለበን በሂደት ተጫዋቾች የሚቀነሱ ይሆናልውጤቶቹ እንደሚባሉት አስከፊ አይደሉም ደክመን ሳይሆን በጥቃቅን ስህተት ነው ወደ አፍሪካ ዋንጫ ማለፍ የተሳነን የፌድሬሽኑ ፕሬዝደንት አቶ ጁነዲ ባሻ ዛሬ ጠዋት ቁርስ ላይ ተገኝተው ለተጫዋቾቹ የተናገሩት ይህንን ነው ውጤት የጠፋው በአንዳንድ ጥቃቅን ችግሮች ምክንያት እንጂ ስለማንችል አይደለምማንም ሰው የመሰለውን ነገር መናገር ይችላል እሱ ባየበት መንገድ ነው ነገሮችን መረዳት የሚችለው እኔ የልጆቹን ብቃት በደንብ አይቻለው የደቡብ ምስራቅ ፕሪምየር ሊጉን ድሬዳዋ ስለነበርኩ የድሬዳዋ ከተማን ጨዋታዎች ተመልክቻለው የወንዶች ፕሪምየር ሊግም ከሴቶች አስቀድሞ ስለተጠናቀቀ አዲስ አበባ ለስልጠና ስለተገኘው የሰሜን ማእከላዊ ዞኑንም በቀን ሁለት እና ሶስት ጨዋታ ስለነበር ተመልክቻለውበመጀመሪያ ደረጃ ፌድሬሽኑን ማመስገን እፈልጋለው ፌድሬሽኑ እንደነዚህ አይነት ውድድሮች ላይ እንድንሳተፍ ስላደረገ ሊመሰገን ይገባል ከ20 እና ከ17 አመት በታች ቡድኖች በውድድሮች እንዲገቡ ማድረጉ በጣም ጥሩ ነገር ነው ሁልጊዜ ትችት አያስፈልግም ሁልግዜ ትችት ለእግርኳሳችን የሚጠቅመው ምንድነው መመስገን ያለበት መመስገን አለበት በዚህ ስራ ላይ ሌላ ሰው ቢመረጥ አጋርነቴን ማሳየት አለብኝ ፌድሬሽኑ ያስቀመጠልኝ ግብ አለ ባያስቀምጥልኝም እንደባለሙያ ግብ ሊኖረኝ ይገባል እኔ ብቻ ሳልሆን ተጫዋቾቼም ጨምሮ ግብ እንዲኖራቸው ተግሪያቸዋለው ያው ግባችን ጥሩ ተፎካካሪ ሆነን ውጤት ለማምጣት ነው
https://soccerethiopia.net/football/15778
347
10,341
በሶማሊያ የተከሰተ ጎርፍ 24 ሰዎችን ለሞት ዳርጎ ከ280 ሺህ በላይ ሰዎችን አፈናቀለ፡፡
ዓለም አቀፍ ዜና
May 15, 2020
67
ባህር ዳር ግንቦት 072012 አም አብመድ ምስራቅ አፍሪካዊቷ ሀገር ሶማሊያ የጎርፍ አደጋ ከሰሞኑ እየተመላለሰባት ነው የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሰብአዊ ድጋፍ ማስተባበሪያ ፅሀፈት ቤት እንዳስታወቀው ሰሞነኛው ጎርፍ በሶማሊያ የ24 ሰዎችን ህይወት ነጥቋል 283 ሺህ ሰዎች ደግሞ ከቀያቸው አፈናቅሏልመረጃዎቹ እንደሚያመላክቱትም በሶማሊያ በ28 አውራጃዎች ከ701 ሺህ በላይ ሰዎች በጎርፉ ቀጥተኛ ተጎጅ ናቸው በተለይ ደግሞ ሂርሸበሌ ጁባላንድ እና ደቡብ ምእራብ ግዛቶች ከ88 በመቶ ያላነሱ ተጎጅዎች ያሉባቸው አካባቢዎች ናቸው የፑንትላንድ አንዲት አነስተኛ ከተማ በጎርፉ በከፊል ተጠራርጋ መወሰዷም ታውቋልማስተባሪያ ፅህፈት ቤቱ እንዳለው ደራሽ ጎርፍ ነው አደጋውን እያስከተለ ያለው በምስራቅ አፍሪካ ሀገራት ደራሽ ጎርፍና የመሬት መንሸራተት በመቶዎች የሚቆጠሩ ሰዎችን መግደሉንና ማፈናቀሉንም ዘገባዎች እያመለከቱ ነውበኬንያ ናይሮቢ የአየር ሁኔታ ፕሮፌሰሩ ክሪስ ሺሳንያ ለሮይተርስ እንደተናገሩት የህንድ ውቅያኖስ መሞቅ ያስከተለው ርጥበት አዘል ነፋስ በምስራቅ አፍሪካ ከፍተኛ ዝናብ እንዲፈጠር ምክንያት ሆኗል ይህም ጎርፍ እያስከተለ ነውበጎርፉ ኬንያ ከቀጣናው ሀገራት ክፉኛ ተመትታለች እስካሁን ድረስም 237 ሰዎችን በጎርፉ ተነጥቃለች ከ161 ሺህ በላይ ደግሞ ተፋቅለዋል ባለፈው የአውሮፓውያኑ አመት በቀጣናው ሀገራት 250 ሰዎች ነበር በጎርፍና በመሬት መንሸራተት ህይወታቸው ያለፈው ዘንድሮ ግን ከሚያዝያ ጀምሮ ባለው ጥቂት ጊዜ ውስጥ ኬንያ ብቻ 237 ሰዎችን ማጣቷ ጉዳዩ አሳሳቢ እንደሆነ አመላካች ሆኗልአሁን ላይ ሶማሊያ በሶስት አስቸጋሪ ፈተናዎች ቅርቃር ውስጥ እንደሆነች የሲ ጂ ቲ ኤን ዘገባ አመላክቷል ጎርፍ የኮሮና ወረርሽኝ እና የበረሀ አንበጣ ናቸው እየፈተኗት የሚገኙት እርግጥ ነው ሁሉም ፈተናዎች ለመላው የቀጣናው ሀገራት ኢትዮጵያን ጨምሮ ስጋት ናቸው በሶማሊያ ላይ ግን እንደሚበረቱ ተሰግቷል
https://www.amharaweb.com/%e1%89%a0%e1%88%b6%e1%88%9b%e1%88%8a%e1%8b%ab-%e1%8b%a8%e1%89%b0%e1%8a%a8%e1%88%b0%e1%89%b0-%e1%8c%8e%e1%88%ad%e1%8d%8d-24-%e1%88%b0%e1%8b%8e%e1%89%bd%e1%8a%95-%e1%88%88%e1%88%9e%e1%89%b5-%e1%8b%b3/
209
29,521
መከላከያ የግራ መስመር ተከላካይ አስፈረመ
ስፖርት
September 2, 2019
Unknown
በዝውውር መስኮቱ ከፍተኛ እንቅስቃሴ እያደረገ የሚገኘው እና በቅርቡ ወደ ዝግጅት የሚገባው መከላከያ የግራ መስመር ተከላካይ አስፈርሟልከሀዋሳ ከነማ የታዳጊ ቡድን አንስቶ እስከ ዋናው ቡድን ድረስ አምበል በመሆን ጭምር መጫወት የቻለው ደስታ ዮሀንስ ያለፉትን አራት አመታት በግራ መስመር ተከላካይነት ጥሩ ብቃት በማሳየት ጎልተው ከወጡ ተጫዋቾች መካከል አንዱ ነበር ደስታ ከሀዋሳ ከተማ ውጪ በየትኛውም የፕሪምየር ሊግ ቡድን ያልተጫወተ ሲሆን ቀጣይ ክለቡን መከላከያ በማድረግ ለሁለት አመት የሚያቆየውን ፊርማውን አኑሯልለኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን መጫወት የቻለው ደስታ ባሳለፍነው ሁለት አመት በግራ የተከላካይ መስመር በኩል በሁነኛ ተጫዋች በማጣት ሲቸገሩ ለነበሩት መከላከያዎች ከአስናቀ ሞገስ ጋር በመሆን በቦታው ላይ የነበረውን ክፍተት ይቀርፋሉ ተብሎ ይገመታልመከላከያዎች በዝውውሩ ሂደት እስካሁን ምንተስኖት አሎ አስናቀ ሞገስ ሀብታሙ ወልዴ አንተነህ ተስፋዬ ነስረዲን ሀይሉ ፍቅረየሱስ ተብርሀን ሀብታሙ ገዛኸኝ እና ደስታ ዮሀንስን ማስፈረም ችለዋል
https://soccerethiopia.net/football/50364
116
19,529
የኢንተርፖል የቀድሞው ሃላፊ የ13 ዓመት የእስር ቅጣት ተፈረደባቸው
ዓለም አቀፍ ዜና
Jan 21, 2020
919
አዲስ አበባጥር 12 2012 ኤፍ ቢ ሲ የአለም አቀፉ ፖሊስ ተቋም ኢንተርፖል የቀድሞው ሀላፊ ሜንግ ሀንግዌይ  በቻይና የ13 አመት ከስድስት ወር የእስር ቅጣት ተፈረደባቸውየቻይና ፍርድ ቤት በዛሬው እለት በዋለው ችሎት ሜንግ በፈፀሙት የሙስና ወንጀል የ13 አመት ከስድስት ወር የእስር ቅጣት ውሳኔ አሳልፎባቸዋልሜንግ እንደ አውሮፓውያኑ አቆጣጠር በ2018 ላይ ከኢንተርፖል ዋና መቀመጫ ፈረንሳይ ወደ ቻይና ከገቡ በኋላ ለተወሰኑ ቀናት ደብዛቸው ጠፍቶ የነበረ መሆኑ ይታወሳልከቀናት ቆይታ በኋላም ሜንግ ከሙስና ወንጀል ጋር በተያያዘ ተጠርጥረው  በቁጥጥር ስር ውለው ምርመራ እየተደረገባቸው መሆኑን ቻይና አስታውቃ ነበር የመጀመሪያ ቻይናዊ የኢንተር ፖል ሀላፊ የነበሩት የ56 አመቱ ሜንግ በምርመራ ሂደቱም ከሁለት ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር በላይ ጉቦ መቀበላቸውን ለፍርድ ቤት ማመናቸውም ይታወሳልጉዳዩን ሲከታተል የቆየው ፍርድ ቤትም  የአለም አቀፋዊ ፖሊስ ተቋም የቀድሞው ሀላፊ ሜንግ ሀንግዌይ ስልጣናቸውን ያለአግባብ በመጠቀም እና በፈፀሙት የሙስና ወንጀል የ13 አመት ከስድስት ወር እስር ቅጣት ወስኖባቸዋልይህ ውሳኔ መተላለፉን ተከትሎ በፈረንሳይ ጥገኝነት ጠይቀው የሚኖሩት የሜንግ ባለቤት  ውሳኔው ፖለቲካዊ ሴራ ያለበት ህገ ወጥ ድርጊት ነው ሲሉ ኮንነዋል ምንጭ ቢቢሲ
https://www.fanabc.com/%e1%8b%a8%e1%8a%a2%e1%8a%95%e1%89%b0%e1%88%ad%e1%8d%96%e1%88%8d-%e1%8b%a8%e1%89%80%e1%8b%b5%e1%88%9e%e1%8b%8d-%e1%88%83%e1%88%8b%e1%8d%8a-%e1%8b%a813-%e1%8b%93%e1%88%98/
148
19,200
በብራዚል በኮሮና ቫይረስ ለህልፈት የተዳረጉ ሰዎች ቁጥር ከጣልያን በልጧል
ዓለም አቀፍ ዜና
Jun 5, 2020
612
አዲስ አበባ ግንቦት 28 2012 ኤፍ ቢ ሲ በብራዚል በኮሮና ቫይረስ ሳቢያ ለህልፈት የተዳረጉ ሰዎች ቁጥር 34 ሺህ መድረሱ ተገልጿልይህን ተከትሎም በሀገሪቱ በኮቪድ19 ለህልፈት የተዳረጉ ሰዎች ቁጥር ከአውሮፓዊቷ ጣሊያን መብለጡ ነው የተነገረውእስካሁን ባለው ሂደትም ከአሜሪካ እና ብሪታንያ ቀጥሎ በርካታ ሰዎች በኮቪድ19 ምክንያት ለህልፈት የተዳረጉባት ሀገር ሆናለችከዚህ ባለፈም በሀገሪቱ ቫይረሱ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 580 ሺህ ደርሷል ነው የተባለውፕሬዚዳንት ቦልሶናሮ ከቫይረሱ ጋር በተያያዘ ይሰጡት የነበረውን አስተያየትና ሀሳብ ማቆማቸውም ነው የተገለፀውምንጭ ቢቢሲ
https://www.fanabc.com/%e1%89%a0%e1%89%a5%e1%88%ab%e1%8b%9a%e1%88%8d-%e1%89%a0%e1%8a%ae%e1%88%ae%e1%8a%93-%e1%89%ab%e1%8b%ad%e1%88%a8%e1%88%b5-%e1%88%88%e1%88%85%e1%88%8d%e1%8d%88%e1%89%b5-%e1%8b%a8%e1%89%b0%e1%8b%b3/
71
25,068
ኦፌኮና ጌሕዴድ የሰብዓዊ መብት ኮሚሽን ሪፖርትን እንደማይቀበሉ አስታወቁ
ፖለቲካ
25 May 2016
Unknown
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት ኮሚሽን ሚያዝያ 10 ቀን 2009 አም ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በአገሪቱ ተከስቶ በነበረው ሁከትና ብጥብጥ በተመለከተ ያቀረበውን ሪፖርት የኦሮሞ ፌዴራላዊ ኮንግሬስ ኦፌኮ እና የጌዴኦ ህዝብ ዴሞክራሲያዊ ድርጅት ጌህዴድ እንደማይቀበሉት አስታውቀዋል የኦሮሞ ፌዴራላዊ ኮንግሬስ ማክሰኞ ግንቦት 1 ቀን 2009 አም ለሪፖርተር በላከው መግለጫ እንዳስታወቀው የተወካዮች ምክር ቤት እንደተለመደው በሰብአዊ መብት ኮሚሽን የቀረበውን ሀሳብ በመደገፍና በማፅደቅ በዚህ ጉዳይ ላይ የሰጠው ውሳኔ አሳዝኖኛል ብሏልኦፌኮ የኦሮሞ ፌዴራላዊ ኮንግሬስን ህልውና በመፈታተን ህዝቡን ከአላማው ማስቆም አይቻልም በሚል ርእስ ባወጣው መግለጫ ተጠያቂ ይሆናሉ የተባሉት የመንግስት ተቋማትና መሪዎቻቸው በስም ተለይተው ባልቀረቡበት ሪፖርት የመንግስት ተቋማትና መሪዎቻቸው ተጠያቂ የሚሆኑበት ምንም ምክንያት የለም ብሏል የኢትጵያ ሰብአዊ መብት ኮሚሽን ራሱ የመንግስት አንዱ አካል ስለሆነ በሪፖርቱ ገለልተኛነት ላይ እምነት እንደሌለው ኦፌኮ በመግለጫው ገልጿልገለልተኛ ነኝ የሚለው ኮሚሽን ኦፌኮን በህግ ፊት ተጠያቂ ለማድረግ ሲያመቻች ኦፌኮ ራሱን እንዲከላከልም ሆነ ንፅህናውን እንዲያስረዳ ጥያቄም ሆነ ሁኔታውን የመግለፅ እድል አልሰጠውም ብሏል የአንድ አካል ገለልተኝነት ዝቅተኛ መለኪያ በሆነው በጠያቂነትም ሆነ በተጠያቂነት የሚገኙ አካላትን ማነጋገር ተገቢ ሆኖ ሳለ የሰብአዊ መብት ኮሚሽን ሪፖርቱን የሰራው በሰብአዊ መብት ኮሚሽንነቱ ሳይሆን በኢህአዴግ ባለስልጣንነቱ እንደሆነ ያሳብቅበታል በማለት ኦፌኮ የሰብአዊ መብት ኮሚሽን ሪፖርትን ኮንኗልየኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት ኮሚሽን እንደሚለው ሳይሆን ኦፌኮ ህዝባዊ መነሳሳቱን አላባብስም ብሏል ያንን የህዝብ ማእበል በዚህ አይነት ሁኔታ ለማንቀሳቀስም አቅም እንደሌለውም ኦፌኮ አስታውቋል ኢፌኮ ያደረገውና ወደፊትም ህልውናው ተጠብቆ የሚቆይ ከሆነ የሚያደርገው ነገር ቢኖር ማንም አካል ከህገ መንግስታዊ አግባብ ውጪ ስልጣን መያዝም ሆነ ስልጣን ላይ መቆየትን ፈፅሞ የማይፈቅድና ህገ መንግስታዊ አግባብን ረግጦ የሚመጣ አካል ካለም ህዝባችን ለመሸከም የማይሻ መሆኑን አስምረን እየገለፅን በጀመርነው ሰላማዊ የትግል ጉዞ የምንቀጥል መሆኑን  እናስታውቃለን ብሏል ኦፌኮ አያይዞም ይህ ሰላማዊ የስልጣን ሽግግር ሳይሳካ ቢቀርና ህዝባዊ አመፁ ወደ አፈሙዝ የሚዞር ከሆነ ዴሞክራሲያዊ አካሄድን ያልተቀበለው ኢህአዴግ ተጠያቂ እንደሚሆን በመግለጫው አክሏልኢህአዴግ ዛሬም የመብት ጥሰቶችን ማስቆም ሙሰኞችንና ኪራይ ሰብሳቢዎችን ለህግ ማቅረብ ካድሬዎችን አደብ እንዲገዙ ማድረግ የፍትህ አካላት ከስራ አስፈፃሚው ተፅእኖ ነፃ እንዲሆኑ ማድረግ የህግ የበላይነትን ማክበር የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁን ማንሳት ሲገባው ችግሮችን በተቃዋሚ ፓርቲዎች ኦፌኮ ሰማያዊና ጌህዴድ ላይ ማላከክ እንደመረጠ ኦፌኮ በመግለጫው ጠቁሟልኦፌኮ በመጨረሻም ከኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት ኮሚሽን የውሳኔ ሀሳብና ከህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ውሳኔ አንፃር ህልውናው አሳሳቢ ሁኔታ ላይ እንደሚገኝ ገልፆ የኦፌኮ ህልውናን በመፈታተን ህዝቡን ከአላማው ማስቆም እንደማይቻል አስገንዝቧልበተመሳሳይ ዜናም የጌዴኦ ህዝብ ዴሞክራሲያዊ ድርጅት ጌህዴድ በደቡብ ክልል በጌድኦ ዞን የተቀሰቀሰውን ሁከትና ብጥብጥ ጌህዴድ እንደቀሰቀሰውና እንዳባባሰው ተደርጎ መወንጀሉ የተሳሳተ እንደሆነ ለሪፖርተር በላከው መግለጫ አመልክቷልዛሬም ለውስብስቡ የኢትዮጵያ ፖለቲካ ሊመጥን በሚችል አገራዊ የፖለቲካ ፓርቲ አማካይነት የኢትዮጵያ ህዝብ የፖለቲካ ስልጣን ባለቤትነት በተግባር እንዲረጋገጥ ጌህዴድ በመታገል ላይ ቢሆንም የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት ኮሚሽን ከጌዴኦ ውጪ ያሉ ብሄሮች ዞኑን ለቀው እንዲወጡ ጌህዴድ እንደተንቀሳቀሰ አድርጎ የተገለፀውን እንደማይቀበለው አስታውቋል የጌዴኦ ህዝብ ከሌሎች የኢትዮጵያ ብሄሮችና ብሄረሰቦች ጋር ለዘመናት የተጋባና የተዋለደ ከዞኑም ውጪ በሌሎች ክልሎች በኢትዮጵያዊነቱ ሰርቶ ከኢትጵያውያን ወገኖቹ ጋር በሰላም የሚኖር እንደሆነም በመግለጫው አስረድቷልለሁከቱ መሰረታዊ መንስኤ ስር የሰደደ የመልካም አስተዳደር ችግር የመብት ጥሰት የወጣቶች የስራ አጥነት ችግር መሆናቸውን ኮሚሽኑ ቢያምንምና የእነዚህ ችግሮች ዋና ፈጣሪ ገዥው ፓርቲ መሆኑ እየታወቀ እያለ ተጠያቂነቱን በጌህዴድና በሌሎች ተቃዋሚ ፓርቲዎች ላይ መለጠፉ ለሪፖርቱ ኢተአማኒነትና ለፖለቲካዊ ወገናዊነት አንዱ ማረጋገጫ ነው ብሏል ጌህዴድ መሰል ሁከቶች በዘላቂነት ሊወገዱ የሚችሉት ህዝብ ዴሞክራሲያዊ መብቱን ተጠቅሞ ነፃና ፍትሀዊ ምርጫ በማካሄድ ህዝቡ የሚፈልገውን ፓርቲ ለስልጣን የሚያበቃበትና የማይፈለገውን ደግሞ ከስልጣን የሚያነሳበት የፖለቲካ ስርአት በተግባር ሲረጋገጥ  ብቻ መሆኑን ጠቁሞ ዜጎች በቋንቋ ሳይከፋፈሉ ዴሞክራሲያዊ ሀይሎችም በየፓርቲያቸው ፍላጎት ሳይሸበቡ ለተቀናጀና ለተጠናከረ ትግል በጋራ እንዲሰለፉ ጥሪ አቅርቧልየኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት ኮሚሽን ሚያዝያ 10 ቀን 2009 አም ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በአገሪቱ ተከስቶ የነበረውን ግጭት አዘል ተቃውሞን በተመለከተ ሪፖርት ማቅረቡ ይታወሳል በአማራና በኦሮሚያ ክልሎች እንዲሁም በደቡብ ክልል በጌዴኦ ዞን የ669 ሲቪሎችና የፀጥታ አስከባሪዎች ህይወት ማለፉን ሪፖርቱ አመልክቷል
https://www.ethiopianreporter.com/article/12840
534
31,217
በኢትዮዽያ ቡና እና በፌዴሬሽኑ መካከል ውይይት ተካሄደ
ስፖርት
October 25, 2018
Unknown
በኢትዮጵያ ቡና እና በፌዴሬሽኑ መካከል ዛሬ የተካሄደው ውይይት እልባት ሳያገኝ በቀጠሮ ተለያይተዋልኢትዮጵያ ቡና ስፖርት ክለብ የ2010 የአዲስ አበባ ስታድየም ገቢ ድርሻ እንዲሰጠው እና የዘንድሮው የውድድር ዘመንን የስታድየም ትኬት ሽያጭ በክለቡ አማካኝነት እንዲከናወን ይህ የማይሆን ከሆነ እንደማይጫወቱ በመግለፅ በይፋ በደብዳቤ ማሳወቃቸውን ተከትሎ ፌዴሬሽኑ በጉዳዩ ዙርያ ምላሽ ለመስጠት የኢትዮጵያ ቡና ተወካዮችን ለዛሬ ለማነጋገር ቀጠሮ መያዙ ይታወቃልከ1000 ጀምሮ በፌዴሬሽኑ ፅህፈት ቤት በተካሄደው ውይይት በፌዴሬሽኑ በኩል ምክትል ፕሬዝዳንቱ አወል አብዱራሂም ኮሎኔል ሰውነት ቢሻው የፅህፈት ቤት ሀላፊው አቶ ሰለሞን ገስላሴ የፋይናስ ክፍል ሀላፊው አቶ ነብዩ እና የማርኬት ክፍል ሀላፊው አቶ ኢሳይያስ ሲገኙ በኢትዮዽያ ቡና በኩል የክለቡ የቦርድ ሰብሳቢ መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ ምክትል ሰብሳቢው አቶ ይስማሸዋ ስዩም አዲሱ የክለቡ ስራ አስኪያጅ አቶ ስንታየሁ በቀለ እና የደጋፊ ማሀበሩ ፕሬዝደንት አቶ ክፍሌ አማረ ሲገኙ የስታድየሙ የበላይ አስተዳዳሪ የሆነው የስፖርት ኮሚሽን ተወካይም ተገኝተዋል ሶስት ሰአት በቆየው ውይይት በኢትዮዽያ ቡና በኩል የሁለት አመታት የስታድየም ገቢ እንዲከፈል አለም አቀፍ አሰራርን መሰረት ባደረገ መልኩ በራስ አቅም የተመልካች መግቢያ ዋጋን በመወሰን እና የሽያጭ ሂደቱን ሙሉ ለሙሉ በክለቡ ብቻ እንዲመራ በማድረግ እንዲሁም በኢትዮዽያ ቡና የጨዋታ ቀን ሌላ ጨዋታ እንዳይደረብ የሚሉ ዋና ዋና የተባሉ የክለቡ አቋሞች በዝርዝር ተገልፀዋል በፌዴሬሽኑ በኩል በተሰጠው ምላሽ ክለቡ ያቀረበው ጥያቄ እንደ ጥያቄ ተገቢ መሆኑ ተገልፆ አጠቃላይ ያለውን ህግ እና ደንብ በዝርዝር ማየት እንደሚያስፈልግ ጥያቄው የሚያስከትለውን ውጤት በእርጋታ በመመልከት የፌዴሬሽኑን አቋም ይዘው ለመቅረብ ለቀጣዩ ሳምንት ሀሙስ ቀጠሮ ሰጥተዋል ኢትዮጵያ ቡናም በመጀመርያው ሳምንት የፕሪምየር ሊግ ጨዋታ እሁድ ጥቅምት 18 ከድሬዳዋ ከተማ ጋር እንዲያደርግ ተስማምተው ተለያይተዋል
https://soccerethiopia.net/football/40622
227
43,076
የኢትዮጵያ መንግስትና የኦጋዴን ብሄራዊ ነጻ አውጪ ግንባር /ኦብነግ/ በአስመራ ውይይት አደረጉ
ፖለቲካ
September 19, 2018
Unknown
የኢትዮጵያ መንግስትና የኦጋዴን ብሄራዊ ነፃ አውጪ ግንባር ኦብነግ በአስመራ ውይይት አደረጉበኢፌዴሪ ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ፅህፈት ቤት ሀላፊ ሚኒስትር አቶ አህመድ ሺዴ የሚመራ ልኡክ ነው ወደ አስመራ በማቅናት ከኦብነግ ጋር ውይይት ያካሄደውበኦብነግ በኩል ደግሞ ሊቀመንበሩ ሞሀመድ ኦማር ናቸው በውይይቱን የተገኙት ተብሏልከአንድ ወር በፊት በግንባሩ ቃል አቀባይ አቶ አዳኒ አብዱልቃድር ሄርሞጌ የተመራው እና 3 አባላትን ያለው ልኡክ አዲስ አበባ መግባቱ የሚታወስ ነውወደ ሀገር ቤት መግባቱ ተከትሎም ልኡኩ የተናጠል የተኩስ አቁሙ ተፈፃሚ እንደሚያደረግም መግለፁ ይታወቃልበወቅቱ ኦብነግ የተናጥል የተኩስ አቁም ውሳኔ ላይ የደረሰውም የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ያቀረቡትን ጥሪ ተከትሎ እንደሆነም ግንባሩ በመግለጫው ማንሳቱ ይታወሳልበኦጋዴን ያለውን ግጭት በውይይት እና ሰላማዊ በሆነ መልኩ ለመፍታት ከኢትዮጵያ መንግስት የጀመራቸውን መልካም እርምጃዎች እንደሚቀበልም ኦብነግ ገልፀ ነበርየኢትዮጵያ መንግስትና ኦብነግ ትናንት ያደረጉት ውይይትም ይህንን መሰረት በማድረግ መሆኑ ተገልጿልጠቅላይ ሚኒስትሩ በውጭ የሚገኙ ፖለቲካ ፓርቲዎች በሰላማዊ መንገድ ወደ ሀገር ቤት ገብተው በፖለቲካው ተሳታፊ እንዲሆኑ ጥሪ ማቅረባቸው የሚታወስ ሲሆን ይህንንም ተከትሎ ባለፉት ሳምንታት አርበኞች ግንቦት 7 እና ኦነግን ጨምሮ በርካታ የፖለቲካ ፓርቲዎች ወደ ሀገር ቤት ገብተዋልየኢፌዴሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ሰኔ 28 2010 አም ባካሄደው ስብሰባው የኦጋዴን ብሄራዊ ነፃ አውጪ ግንባር ኦብነግ የሽብርተኝነት ፍረጃ ማንሳቱ ይታወሳልየህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በ2003 አም ነበር ኦነግ ኦብነግና ግንቦት 7 እንዲሁም ከሀገር ውጪ አልቃይዳና አልሸባብን ጨምሮ አሸባሪ ድርጅቶች ብሎ የፈረጀውኤፍቢሲ
https://waltainfo.com/am/30346/
194
39,168
እ.አ.አ. በ2016 የኬንያን ንግድ ችግሮች ሊገጥሙ ይችላሉ ተባለ
ዓለም አቀፍ ዜና
February 11, 2016
Unknown
ግሎባል ቢዝነስ ሪስክ ኮንትሮል ኮንሳልተንሲ Global Business Risk Control Consultancy ማለትም ንግድን ሊያጋጥሙ የሚችሉ ችግሮችን የሚጠቁመዉ አለም አቀፍ ተቋም ዛሬ ናይሮቢ ዉስጥ የፋ ባደረገዉ ዘገባ በ2016 አም የህዝባዊ ድርጅቶች ንግዶችን ሊያጋጥሙ የሚችሉ አለም አቀፍ ችግሮችን ለይቶ በማዉጣት ነዉየተቋሙ የምስራቅ አፍሪቃ የንግድ ገምጋሚ ፖል ጋብርኤልPaul Gabriel ምስራቅ አፍሪቃ በአሸባሪነት እየተጠቃ ነዉ የሚለዉ ግምት ወይም አመለካከት የክልሉን የንግድ ማህበረሰቦች ማለትም ኢኮኖሚ በአሉታዊነት እያጠለመ ነዉ ብለዋልንግዶችን ሊያጋጥሙ የሚችሉ አደጋዎችን የሚገመግመዉ የኮንትሮል ሪስክ Control Risk ባለሙያ በኬንያ መጪዉን የእአአ 2017 ምርጫ ምክንያት በማድረግ ፀረ ሙስንና የተመለከቱ ንግግሮችም በብዛት መሰማት ጀምረዋል በሌላ በኩል ግን በንግዱና ፓለቲካዉ ዙሪያ የሚታዮ ሙስናን የማጥፋት ፍላጎቶች ሂደት እንደማያሳዩና ያዘገሙ መሆናቸዉን ተናግረዋልበተቋሙ ዘገባ መሰረት አለም አቀፍ ንግድን የገጠሙ አደጋዎች አሸባሪነት ሶሪያ ዉስጥ የሰፈነዉ ቀዉስ ኢንተርነትን በመጠቀም የሚፈፀሙ ወንጀሎ እንዲሁም የአዉሮፓ ህብረት መጨዉ እድል በእርገጠኝነት ያለመታወቁ ናቸዉየድምፅ ፋይሉን በመጫን ትዝታ በላቸዉ ያቀረበችዉን ዘገባ ያድምጡ
https://amharic.voanews.com//a/terrorism-threat-still-poses-risk-for-doing-business-in-kenya/3186139.html
133
24,333
ሔኒከንና ካንጋሮ ፕላስት ሲወዛገቡበት የነበረው የንግድ ምልክት እንዳይሰረዝ ውሳኔ ተሰጠ
ሀገር አቀፍ ዜና
12 February 2017
Unknown
ካንጋሮ ፕላስት ሀላፊነቱ የተወሰነ የግል ማሀበር ከስድስት አመታት በፊት በአእምሯዊ ንብረት ፅህፈት ቤት አስመዝግቦት የነበረውን አይቤክስ የንግድ ምልክት በሄኒከን ብሪዌሪስ አክሲዮን ማሀበር አመልካችነት ፅህፈት ቤቱ ሰርዞት የነበረ ቢሆንም በቅርቡ ፍርድ ቤት እንዳይሰረዝ ውሳኔ ሰጠየአእምሯዊ ንብረት ፅህፈት ቤት ካንጋሮ ፕላስት አስመዝግቦት የነበረውን የንግድ ምልክት የሰረዘው ሄኒከን ብሪዌሪስ አክሲዮን ማሀበር ሙሉ ውክልና የሰጣቸው ወይዘሪት ማህሌት ሀብተወልድ የንግድ ምልክቱ ካለፉት ሁለት አመታት ጀምሮ በገበያ ውስጥ ለሚገኘው ዋልያ ቢራ በንግድ ምልክትነት እንዲመዘገብላቸው ባቀረቡት ጥያቄ መሰረት ነውሄኒከን በተወካይዋ በኩል ጥያቄውን ያቀረበው ካንጋሮ ፕላስት የንግድ ምልክቱን አስመዝግቦ ሳይጠቀምበት ሶስት አመታት በማለፋቸው በንግድ ምልክት ምዝገባ አዋጅ ቁጥር 501 መሰረት አንድ የተመዘገበ የንግድ ምልክት ሶስት አመት በአገልግሎት ላይ ሳይውል ከቀረ እንደሚሰረዝ የተደነገገውን መሰረት አድርጎ መሆኑን የውሳኔ መዝገቡ ያሳያልቀደም ብሎ በ2003 አም በምዝገባ ቁጥር 5283 የተመዘገበውን አይቤክስ የንግድ ምልክት እያለ ሄኒከን ዋልያ የሚል ንግድ ምልክት እንዲመዘገብለት ሲጠይቅ የአእምሯዊ ንብረት ፅህፈት ቤት በወቅቱ ተመሳሳይ ምልክት መመዝገቡን ጠቅሶ መልሶት እንደነበር ሰነዶች ያመለክታሉ ነገር ግን ተስፋ ያልቆረጠው ሄኒከን ለሁለተኛ ጊዜ በመጠየቁ ፅህፈት ቤቱ ኮሚቴ በማቋቋም እንዲጣራ አድርጓል በመሆኑም ካንጋሮ ፕላስት ለምን የንግድ ምልክቱን ሳይጠቀም እንደቀረም ተጠይቆ ሲያስረዳ በቃላትና በምስል ያስመዘገበውን IBEX አይቤክስ የንግድ ምልክት አገልግሎት ላይ ሳያውል የቀረው እናት ማሀበሩ Holding Company ካንጋሮ ፕላስት ሀላፊነቱ የተወሰነ የግል ማሀበር ላይ በደረሰ የእሳት ቃጠሎ ምክንያት መሆኑን አስረድቷል እናት ማሀበሩ በስሩ በርካታ ድርጅቶችን ማቋቋሙንና አንዱም ሞጆ ከተማ ውስጥ ተገንብቶ የሚገኘው የቢራ ፋብሪካ መሆኑን በማስረዳት የፋይናንስ ምንጩ የሆነው ድርጅት በመቃጠሉ የንግድ ምልክቱን ሳይጠቀም መቆየቱን አስረድቷልሄኒከን ብሪዌሪስ በበኩሉ ባነሳው የተቃውሞ መከራከሪያ የተቃጠለው ድርጅትና የንግድ ምልክት ያወጣበት ድርጅት ራሳቸውን ችለው የሚተዳደሩ ህጋዊ ድርጅቶች መሆናቸውን አስረድቷል በመሆኑም ድርጅቶቹ የተለያዩ በመሆናቸው በንግድ ምልክቱ ላይ ያነሳው ጥያቄ ተገቢ እንደሆነም አስረድቷልፅህፈት ቤቱ ያቋቋመው ኮሚቴም የሁለቱን ወገኖች ክርክር ከሰማ በኋላ ካንጋሮ ፕላስት የንግድ ምልክቱን ያልተጠቀመበትን ምክንያት በአግባቡ አለማስረዳቱን በመግለፅ የንግድ ምልክቱ እንዲሰረዝ ማድረጉ ይታወሳል የኮሚቴውን ውሳኔ በወቅቱ የነበሩት የፅህፈት ቤቱ ዋና ዳይሬክተር አቶ ብርሀኑ አዴሎ በማፅደቃቸው ምልክቱ መሰረዙም ይታወሳል የፅህፈት ቤቱን ውሳኔ በመቃወም ካንጋሮ ፕላስት ጉዳዩን በይግባኝ ወደ ከፍተኛው ፍርድ ቤት በመውሰዱ ፍርድ ቤቱ የግራ ቀኙን ክርክር ከተገቢው አዋጅና ህግ ጋር አገናዝቦ በመመርመር የንግድ ምልክቱ እንዳይሰረዝና በካንጋሮ ፕላስት ተመዝግቦ እንዲቆይ ውሳኔ መስጠቱ አይዘነጋምሄኒከንን በመወከል በጠበቃቸው በአቶ መሀሪ ረዳኢ አማካይነት የይግባኝ አቤቱታ ለፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ወይዘሮ ማሀሌት ሀብተወልድ ይግባኝ አቅርበዋል ይግባኝ ሰሚው ችሎትም ግንቦት 17 ቀን 2008 አም ፍርድ ሰጥቷል ይግባኝ ሰሚው ችሎት በሰጠው ፍርድ ካንጋሮ ፕላስት የንግድ ምልክቱን ሳይጠቀም የቆየው ከአቅም በላይ በሆነ ችግር ምክንያት መሆን አለመሆኑን የአእምሯዊ ንብረት ፅህፈት ቤትን ጣልቃ በማስገባት አከራክሮ የመሰለውን ውሳኔ እንዲያሳልፍ መዝገቡን ወደ ከፍተኛው ፍርድ ቤት መልሶታል የከፍተኛው ፍርድ ቤት ካንጋሮ ፕላስትን በይግባኝ ባይነት ወይዘሮ ማህሌት ሀብተወልድንና የኢትዮጵያ አእምሯዊ ንብረት ፅህፈት ቤትን በመልስ ሰጪነት አስቀርቦ አከራክሯል የሶስቱንም ወገኖች መከራከሪያ ነጥቦች ከሰማ በኋላ በሰጠው ፍርድ እንደገለፀው ካንጋሮ ፕላስት ሀላፊነቱ የተወሰነ የግል ማሀበር ሲቋቋም በውስጡ ሌሎች በተለያዩ የስራ ዘርፍ የሚሰማሩ ድርጅቶች እንዲኖሩት ተደርጎ የተቋቋመ ማሀበር መሆኑን ማረጋገጡን ገልጿልበንግድ ህግም እናት ማሀበር Holding Company ተብሎ እንደሚጠራም ገልጿል በእናት ማሀበሩ ስር የሚቋቋሙ ድርጅቶች የፋይናንስ ድጋፍና የአስተዳደር ቁጥጥር እየተደረገላቸው የሚሰሩ Subsidiary Company ተብለው እንደሚታወቁም በፍርዱ ተጠቅሷል በመሆኑም በተከራካሪ ወገኖች በኩል ድርጅቶቹ ራሳቸውን የቻሉ ናቸው በማለት የቀረበው የመከራከሪያ ነጥብ ትክክል አለመሆኑን ፍርድ ቤቱ በፍርዱ ገልጿል በእናት ማሀበሩ ላይ የደረሰው ጉዳት በድርጅቱ ላይ ጉዳት መፍጠሩን ፍርድ ቤቱ አረጋግጦ ተከራካሪዎችም ድርጅቱ ሌላ ገቢ አለው ብለው አለመከራከራቸውንም አስረድቷል በመሆኑም በካንጋሮ ፕላስት ላይ የደረሰው ቃጠሎ ለገነባው የቢራ ፋብሪካ ባላጠናቀቀው የማሽነሪ ግዢ ላይ የፋይናንስ እጥረት በመፍጠሩ የንግድ ምልክቱን እንዳይጠቀምበት መሰናክል መፍጠሩን በአዋጅ 50198 አንቀፅ 353 መሰረት ካንጋሮ ፕላስት ምልክቱን ያልተጠቀመው በቂ በሚባል ምክንያት መሆኑን ገልጿል በአንቀፅ 354 እና በፍትሀ ብሄር ህግ ቁጥር 1792 መሰረትም ከአቅም በላይ በሆነ ምክንያት መሆኑ በመረጋገጡ የንግድ ምልክቱ መሰረዙ ተገቢ እንዳልሆነ በመግለፅ ፍርድ ቤቱፍርድ ሰጥቷል የኢትዮጵያ አእምሯዊ ፅህፈት ቤት ጣልቃ ገብቶ እንዲከራከር የተደረገ ቢሆንም ምንም ያለው ነገር እንደሌለ በፍርዱ ተገልጿል 
https://www.ethiopianreporter.com/content/%E1%88%94%E1%8A%92%E1%8A%A8%E1%8A%95%E1%8A%93-%E1%8A%AB%E1%8A%95%E1%8C%8B%E1%88%AE-%E1%8D%95%E1%88%8B%E1%88%B5%E1%89%B5-%E1%88%B2%E1%8B%88%E1%8B%9B%E1%8C%88%E1%89%A1%E1%89%A0%E1%89%B5-%E1%8B%A8%E1%8A%90%E1%89%A0%E1%88%A8%E1%8B%8D-%E1%8B%A8%E1%8A%95%E1%8C%8D%E1%8B%B5-%E1%88%9D%E1%88%8D%E1%8A%AD%E1%89%B5-%E1%8A%A5%E1%8A%95%E1%8B%B3%E1%8B%AD%E1%88%B0%E1%88%A8%E1%8B%9D-%E1%8B%8D%E1%88%B3%E1%8A%94-%E1%89%B0%E1%88%B0%E1%8C%A0
567
23,329
የተጨማሪ እሴት ታክስ አከፋፈል አዲስ ሥርዓት ተግባራዊ ሊሆን ነው
ቢዝነስ
31 December 2017
Unknown
ከሁለት ሳምንት በፊት በገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ሚኒስቴር በወጣ ሰርኩላር  የተጨማሪ እሴት ታክስ ከፋዮች ምዝገባ አዲስ ስርአት ከየካቲት 1 ቀን 2010 አም ጀምሮ ወደ ስራ እንደሚገባ ታወቀበገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር በሚኒስትሩ አብርሀም ተከስተ ዶር አማካይነት ተፈርሞ በወጣው በዚህ ሰርኩላር መሰረት ከዚህ ቀደም ለተጨማሪ እሴት ታክስ ለመመዝገብ ግዴታ የተጣለባቸው የንግድ ተቋማት አመታዊ የግብይት መጠን ላይ ማሻሻያ ተደርጓልበዚህም መሰረት ከየካቲት 1 ቀን 2010 ጀምሮ አመታዊ የግብይት መጠናቸው ከአንድ ሚሊዮን ብር በላይ ብቻ የሆኑ ታክስ ከፋዮች ተጨማሪ እሴት ታክስ እንዲሰበስቡ የሚደረግ ሲሆን አሁን ባለው አሰራር ከ500 ሺህ ብር በላይ አመታዊ ገቢ ያላቸውም ጭምር የተጨማሪ እሴት ታክስ እንዲሰበስቡ ይገደዳሉሰርኩላሩ ባለፉት አመታት በአገሪቱ ከፍተኛ የሆነ ዋጋ ግሽበት በመከሰቱና የብር የመግዛት አቅም እየቀነሰ በመምጣቱ ምክንያት በታክስ ስርአቱ እንዲታቀፉ የማይፈልጉ በርካታ ቁጥር ያላቸው በአነስተኛ ንግድ ስራ ላይ የተሰማሩ በታክስ ስርአቱ ውስጥ የሚካተቱበት ሁኔታ መፈጠሩን ይጠቅሳል ሰርኩላሩ በተጨማሪ እሴት ታክስና በተርን ኦቨር ታክስ ህጎች መካከል አለመጣጣም የፈጠረው ችግር ለማሻሻያው ምክንያት መሆኑን ይገልፃልይኼ ሰርኩላር በዋናነት ለኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለስልጣን የተላከ ሲሆን ይኼን ተከትሎም ባለስልጣኑ ለቅርንጫፍ ፅህፈት ቤቶች ዝግጅት እንዲያደርጉ ትእዛዝ ሰጥቷልበዚህም መሰረት አዲሱ አሰራር ከየካቲት መጀመርያ ጀምሮ ተፈፃሚ ይሆናል ሲሉ የባለስልጣኑ የህዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር አቶ ኤፍሬም መኮንን ለሪፖርተር አስረድተዋልበአዲሱ አሰራር መሰረት ባለስልጣኑ ከ500 ሺህ ብር አመታዊ ገቢ ጣሪያ በታች የሆኑ ግብር ከፋዮች ከተጨማሪ እሴት ታክስ ከፋይነት እንዲሰረዙ እንደሚደረግ ታውቋል ከወራት በፊት ከቀን ገቢ ግምት በተያያዘ የንግዱ ሀብረተሰብ አባላት አዲስ አበባን ጨምሮ በአንዳንድ የአገሪቱ ክፍሎች ቅሬታ አቅርበው እንደነበር ይታወሳል 
https://www.ethiopianreporter.com/article/5929
217
51,423
የሻደይ አሸንዳ በዓልን በዓለም ቅርስነት ለማስመዝገብ በጋራ እየተሰራ ነው
ሀገር አቀፍ ዜና
August 1, 2019
Unknown
የሻደይ አሸንዳ በአልን በአለም ቅርስነት ለማስመዝገብ የአማራና የትግራይ ክልሎች በጋራ እየሰሩ መሆኑን አስታውቀዋልየአማራ ክልል ባህልና ቱሪዝም ቢሮ ሀላፊ አቶ ግዛት አብዩ በዛሬው እለት በሰጡት መግለጫ እንደገለፁት የሻደይ አሸንዳ በአልን በአለም ቅርስነት ለማስመዝገብ የትግራይና አማራ ክልሎች በቅንጅት እየሰሩ ነውበአማራና ትግራይ ክልሎች በተለያዩ አካባቢዎች የሚከበር መሆኑን የገለፁት ሀላፊው ሁለቱ ክልሎች በአሉን በአለም ቅርስነት ለማስመዝገብ መስማማታቸውን አንስተዋል በአሉ የኢትዮጵያ ልጃገረዶች ጨዋታ በሚል ስያሜ በመንግስታቱ ድርጅት የትምህርት ሳይንስና ባህል ድርጅት ዩኔስኮ ቅርስነት ለማስመዝገብ በሁለቱ ክልሎች መካከል እንዲሁም በሀገር አቀፍ ደረጃ ምክክር ተደርጎ ስምምነት ላይ መደረሱን አክለዋልበአሉ በቅርስነት ለመመዝገብ በሂደት ላይ መሆኑን ያነሱት አቶ ግዛት ኢትዮጵያም በአሉን በቅርስነት ለማስመዝገብ ስትሰራ መቆየቷን አስታውሰዋልበአሉ በአማራ ክልል በወረዳና በዞን ደረጃ ከነሀሴ 16 እስከ 18 ቀን 2011 አም የሚከበር ሲሆን በክልል ደረጃ ደግሞ በባህር ዳር ከተማ ከነሀሴ 19 እና 20 ቀን በድምቀት የሚከበር መሆኑ መገለፁን የዘገበው የአማራ ብዙሀን መገናኛ ድርጅት ነው
https://waltainfo.com/am/32612/
132
16,248
ጠ/ሚ ዐቢይ ከሚኒስትሮች እና ሚኒስትር ዲኤታዎች ጋር በእንጦጦ አረንጓዴ ዐሻራን አሳረፉ
ሀገር አቀፍ ዜና
Jun 25, 2020
575
አዲስ አበባ ሰኔ 18 2012 ኤፍቢሲ የኢፌዲሪ ጠቅላይ ሚኒስትር  ዶክተር አቢይ አህመድ ከሚኒስትሮች እና ሚኒስትር ዲኤታዎች ጋር  ዛሬ በእንጦጦ አረንጓዴ አሻራን አሳርፈዋልዶክተር አቢይ በፌስቡክ ገፃቸው ላይ ባሰፈሩት መልእክት በአካል ተራርቀን ንፅህና ጠብቀን እርስ በርስ ተረዳድተን ኢትዮጵያን ከኮሮና እንታደግ  ብለዋልአገር አቀፉ የአረንጓዴ አሻራ የችግኝ ተከላ መርሀ ግብር ግንቦት 28 ቀን 2012 አም ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አቢይ በሀዋሳ ከክልል እና ፌደራል መንግስታት ከፍተኛ የስራ ሀላፊዎች እንዲሁም ከአካባቢው ሀገር ሽማግሌዎችጋር በመሆን በጋራ በታቦር ተራራ ላይ ማስጀመራቸው ይታወሳልበዘንድሮው የአረንጓዴ አሻራ መርሀ ግብር በሀገር አቀፍ ደረጃ 5 ቢሊየን ችግኝ ለመትከል እቅድ ተይዟልFBCየዜና ሰአት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዜናዎችን በፍጥነት በአጭር የፅሁፍ መልእክት መልክ በስልክዎ ላይ እንዲደርስዎ ወደ 8111 OK ብለው ይላኩ
https://www.fanabc.com/%e1%8c%a0-%e1%88%9a-%e1%8b%90%e1%89%a2%e1%8b%ad-%e1%8a%a8%e1%88%9a%e1%8a%92%e1%88%b5%e1%89%b5%e1%88%ae%e1%89%bd-%e1%8a%a5%e1%8a%93-%e1%88%9a%e1%8a%92%e1%88%b5%e1%89%b5%e1%88%ad-%e1%8b%b2%e1%8a%a4/
109
5,154
ዩኒቨርሲቲው በዳግም ቅበላ ተማሪዎቹን ማስተማር ጀምሯል
ሀገር አቀፍ ዜና
February 14, 2019
36
በ25 ተማሪዎች ላይ የዲስፕሊን እርምጃ ወስዷል 14 የስታፍ አባላትንም ለይቶ ለዲስፕሊን የማቅረብ ሂደት ጀምሯል አዲስ አበባ የአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ በዳግም ቅበላ ተማሪዎቹን ማስተማር መጀመሩን ገለፀ ተማሪዎች ትምህርታቸውን እንዳይማሩ በማድረጉ ሂደት ተሳትፎ ባላቸው 25 ተማሪዎች ላይ የዲስፕሊን እርምጃ መውሰዱን እና 14  የስታፍ አባላትንም ለይቶ ለዲስፕሊን የማቅረብ ሂደት መጀመሩን ገልጿል የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት ዶክተር ለሚ ጉታ ለአዲስ ዘመን ጋዜጣ እንደተናገሩት ተማሪዎች በዩኒቨርሲቲው ጊቢ ውስጥ እየኖሩ ነገር ግን ለረዥም ጊዜ ክፍል ሳይገቡ መቆየታቸውን ተከትሎ ለአንድ ሴሚስተር እንዲቀጡ ሴኔቱ በወሰነው መሰረት ከጊቢ እንዲወጡ ተደርጎ ነበር ሆኖም ተማሪዎች ከሄዱ በኋላ የዩኒቨርሲቲው ማኔጅመንትና ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱን ጨምሮ ሌሎች የሚመለከታቸው አካላት ተማሪዎች ከጊቢ በወጡበት ጊዜ ውስጥ መሰራት በሚገባቸው ዘጠኝ ያህል ነጥቦችን ለይቶ ቀንና ሌሊት ሲሰራ በመቆየቱ ለአንድ ወር ከ15 ቀን የነበረውን ከጊቢ ውጪ ቆይታቸውን ወደ ሶስት ሳምንት    እንዲያጥር ተደርጓል አብዛኛው ተማሪም ፒቲሺን ፈርሞ ይቅርታ ጠይቋል  እንደ ዶክተር ለሚ ገለፃ ተማሪዎች ከጊቢ ውጭ በነበሩበት ጊዜ ከዩኒቨርሲቲው በቅርብ ርቀት ያሉ ወላጆችን በማወያየት ቤተሰብም ያላቸውን ጥያቄዎች አንስተው መልስ ተሰጥቶ መግባባት ላይ ተደርሷል በዚህም ተማሪዎቹ ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ እድል እንዲሰጣቸውና የሴሚስተር ቅጣቱ ቀርቶላቸው አጥፊ ተማሪዎች ግን ተለይተው እርምጃ እንዲወሰድና ሌሎች ተማሪዎች በይቅርታ እንዲመለሱ መስማማት ተችሏል ቤተሰብም ልጆቻቸውን እንደሚመክሩ ቃል ገብተው በሄዱት መሰረት የሴሚስተሩ ቅጣት በሴኔቱ ውሳኔ መሰረት እንደገና ተነስቶላቸው ወደ ትምህርት ገበታቸው እንዲመለሱ ተደርጓል   እንደ ዶክተር ለሚ ገለፃ ከወላጆች ጋር በነበረው ውይይት ልጆቻችን ትምህርት እንዳይገቡ የሚያስፈራሩ አካላት አሉ በጥቂት ተማሪዎች ተፅእኖ ስር ወድቀዋልናም እርምጃ ሊወሰድ ይገባል የሚል ጥያቄ ከወላጆች ቀርቦ ነበር ይሄንና ሌሎች መረጃዎችን መነሻ በማድረግም እርምጃ መውሰድ የተጀመረ ሲሆን አጥፊና አስተባባሪ የሚባሉ ተማሪዎችን ለይቶ ለዲስፕሊን የማቅረብ ስራ እንዲከናወን ከአካዳሚክ ስታፉም ሆነ ከአስተዳደር አካሉ በዚህ ላይ የተሳተፈ ተማሪዎች ወደክፍል እንዳይሄዱ የሚመክርና የሚያስተባብር ካለ እነዚህን ለይቶ እርምጃ እንዲወሰድ አቅጣጫ ተቀምጧል ይህ የእርምጃና የልየታ ስራ ተጠናቅቆ 25 ተማሪዎች የዲሲፕሊን ቅጣት ተጥሎባቸዋል 5 የአካዳሚክ ስታፍና 9 የአስተዳደር ስታፍ አባላትም ተለይተው ለዲስፕሊን እንዲቀርቡ እየተደረገ ሲሆን ተጨማሪ መረጃዎችን የማሰባሰብ ስራዎች እየተከናወኑ ይገኛል ከዚህ በኋላ ሰኞ እና ማክሰኞን ዳግም ምዝገባው ተካሂዶ እረቡ እለት ትምህርት መጀመሩን የገለፁት ዶክተር ለሚ መመዝገብ ከሚገባቸው ተማሪዎች ውስጥ 93ነጥብ5 በመቶዎቹ ተመዝግበው ትምህርታቸውን መከታተል እንደቻሉና ሰላማዊ የመማር ማስተማር ሂደቱም ጥሩ በሚባል ደረጃ መጀመሩን ተናግረዋል ቀሪዎቹም በተመሳሳይ ተመዝግበው ትምህርታቸውን እንደሚጀምሩ ያላቸውን እምነት በመጠቆምም ተማሪዎች ባለው ጊዜ ውስጥ የሁለቱንም ሴሚስተር ትምህርት እንዲከታተሉ በሚያስችል መልኩ የትምህርት መርሀ ግብሩ እንደሚከለስም ገልፀዋል  ይሁን እንጂ አሁንም የዲስፕሊን እርምጃ የተወሰደባቸው ተማሪዎች ካልተመለሱ ክፍል አንገባም የሚሉ ጥቂት ተማሪዎች መኖራቸውን የጠቆሙት ፕሬዚዳንቱ ተማሪዎች ወደ ዩኒቨርሲቲ ሲመጡ አላማቸው መማር እንደመሆነና ወክለው የመጡትም ራሳቸውን መሆኑን ተገንዝበው ትምህርታቸውን እንዲከታተሉ መክረዋል ይሄን የሚያራምዱ ጥቂት ተማሪዎችም ከድርጊታቸው እንዲታቀቡ አሳስበዋል ሆኖም ይሄን በመዘንጋት ዳግም ወደሌላ ችግር ለመግባት የሚታትሩ ተማሪዎች ካሉ ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ እርምጃ የሚወሰድ መሆኑን አረጋግጠዋል ወላጆችም ይሄን ተገንዝበው ልጆቻቸውን ሊመክሩና መስመር ሊያሲይዙ እንደሚገባ አመልክተዋል እንደ ዶክተር ለሚ ገለፃ ተማሪዎች ጥያቄ ማንሳትና ጥያቄዎቻቸውን በህግና በስርአት ለሚመለከታቸው አካላት አቅርበው መልስ የማግኘት መብታቸው ነው ይሄን ሲያደርጉ ግን እየተማሩና የመጡበትን አላማ እየከወኑ መሆን እንዳለበት መረዳት አለባቸው በዚህ ላይም ሁሉም አካል የድርሻውን መወጣት ያለበት ሲሆን በተለይ ቤተሰብ ከፍተኛ ሚና ይጠበቅበታል ምክንያቱም ወላጅ ልጁን ልኮ መቀመጥ ብቻ ሳይሆን የልጁን የትምህርት አቅምና ባህሪ በተለያየ አግባብ መከታተል ይኖርበታል ዩኒቨርሲቲውም የመማር ማስተማር ሂደቱን ሰላማዊ ለማድረግ እና የተማሪዎችን ባህሪና ስነምግባር ለመከታተል የሚያስችሉ የተለያዩ ሰነዶች የተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎችን ልምድ በመውሰድ ተዘጋጅተዋል አሰራሮችም ተዘርግተዋል  ከዚህ ባለፈም አስካሁን ከመልካም አስተዳደር ችግር ጋር የተገናኙ ጥያቄዎች ባይኖሩም ለወደፊት መልኩን ቀይሮ ችግሩ እንዳይመጣ በዩኒቨርሲቲው አጠቃላይ ከአገልግሎት አሰጣጥ ከፀጥታም ሆነ ሌሎች የመልካም አስተዳደር ችግሮች ካሉም እየተፈተሹ ክፍተቶች እንዳይኖሩ እየተሰራ ነው ለአብነት ከጊቢ ፀጥታ ጋር በተያያዘ የጊቢውን ደህንነት ከማስጠበቅ አኳያ ወደ 200 የሚሆኑ የፀጥታ ሰራተኞቹን ከኦሮሚያ ፖሊስ ኮሌጅ ጋር በመተባበር ጠንካራ ስልጠና እንዲሰጥ ተደርጓል በመሆኑም በዩኒቨርሲቲው ከመምህራን ባሻገር ከተማሪዎች ጋር በቅርበት የሚሰሩ ፕሮክተሮች የህክምና ባለሙያዎች የላይበራሪ አገልግሎት የሚሰጡና ሌሎችም አካላት ጋርም ሰፊ ውይይትና ግምገማ ተደርጎ ሀላፊነታቸውን በአግባቡ መወጣት እንዳለባቸውም ተቀምጧል      ተማሪዎችን ለማነፅ ዋናው ጉዳይም በጭንቅላት ላይ መስራት እንደመሆኑ አነቃቂ ንግግሮችና ስልጠናዎችን እንዲያገኙ እየተደረገ ሲሆን ባለፈው ሳምንት ወደ 600 ለሚሆኑ መምህራንና የአስተዳደር ሰራተኞች የቦርድ ሰብሳቢው አነቃቂ ንግግር አቅርበውላቸዋል ለቀጣይ ቅዳሜም ዶክተር ምህረት ደበበ ተጋብዘዋል ይሄን መሰል ስራ ቀጣይነት ባለው መልኩ የሚሰራ ሲሆን ተማሪውና ማህበረሰቡ እንዲዋሀድ አንዱም አንዱን እንዲረዳ የሚደረግ ይሆናልአዲስ ዘመን የካቲት 72011ወንድወሰን ሽመልስ
https://www.press.et/Ama/?p=4562
619
37,032
"የባህር ኃይል እንዲኖራት ለማድረግ እንቅቃሴዎች ተጀምረዋል" - ጄነራል ሰዓረ መኮንን
ሀገር አቀፍ ዜና
September 11, 2018
Unknown
ኢትዮጵያ የባህር ሀይል እንዲኖራት ለማድረግ እንቅቃሴዎች ተጀምረዋል ሲሉ የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ጄነራል ሰአረ መኮንን አስታውቀዋልየሀገር መከላከያ ሰራዊት የሰሜን እዝ አዲስ አመትን ምክንያት በማድረግ በመቀሌ ከተማ ውስጥ ዛሬ ባካሄደው መድረክ ላይ የተናገሩት ጄነራል ሰአረ በአዲሱ አመት በዘመናዊ ቴክኖሎጂ የታነፀ ሰራዊት ለመገንባት ታቅዶ እየተሰራ መሆኑን ገልፀዋልለዚህም መንግስት የተለያዩ አደረጃጀቶችን መቅረፁንና ስራዎቹ መጀመራቸውን አዛዡ አመልክተዋል
https://amharic.voanews.com//a/naval-station-9-10-2018/4566820.html
55