Unnamed: 0
int64
0
51.5k
headline
stringlengths
2
861
⌀
category
stringclasses
6 values
date
stringlengths
6
35
views
stringlengths
1
7
article
stringlengths
1
34.3k
⌀
link
stringlengths
28
722
word_len
int64
0
6.74k
17,062
የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ኢትዮጵያን በተለያዩ ሀገራት ከወከሉ አምባሳደሮች ጋር ተወያዩ
ሀገር አቀፍ ዜና
Apr 22, 2020
921
አዲስ አበባ ሚያዚያ 14 2012 ኤፍቢሲ የኢፌዴሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ገዱ አንዳርጋቸው ኢትዮጵያን በእስያ እና ፓሲፊክ ሀገራት ከወከሉ አምባሳደሮች እና ቆንስላ ጄኔራሎች ጋር በተለያዩ ጉዳዮች ዙሪያ የቪዲዮ ኮንፈረንስ አካሂዷልየውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ በአለም አቀፍ ደረጃ የተከሰተውን የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመከላከል በኢትዮጵያ እየተወሰዱ ባሉ እርምጃዎች ዙሪያ ለአምባሳደሮቹ ማብራሪያ ሰጥተዋልአምባሳሮቹ በተወከሉበት ሀገር የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ትክክለኛ መረጃ ኖሯቸው ራሳቸውን ከኮሮና ቫይረስ በሚጠብቁበት ዙሪያ ኤምባሲዎች እያደረጉ ያለውን እንቅስቃሴ አጠናክረው እንዲቀጥሉ አቶ ገዱ አሳስበዋልኢትዮጵያ የኮሮና ቫይስን ለመከላከል እያደረገች ላለው እንቅስቃሴ አምባሳደሮች ዲፕሎማቶች እና በውጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን እያደረጉት ስላለው ድጋፍ በማመስገን ድጋፉ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል እምነታቸው መሆኑንም ገልፀዋል በተጨማሪም አምባሳደሮቹ ከሚኖሩበት ሀገር ነባራዊ ሁኔታ አንፃር ሀገራት ኮሮናን ለመከላከል እየወሰዱ ያለውን እርምጃ እና ተሞክሮ በመቀመር በሪፖርት የማሳወቁ ስራ ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበትም የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ማሳሰባቸውን ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ፅህፈት ቤት ያገኘነው መረጃ ያመላክታል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዲኤታ አምባሳደር ሬድዋን ሁሴንን ጨምሮ የእስያ ፓሲፊክ ዳይሬክተር ጄኔራል አቶ ዳዊት ይርጋ እና በእስያ ፓሲፊክ ሀገራት የተወከሉ ሁሉም አምባሳደሮች መሳተፋቸውን ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያመላክታልትኩስ መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የቴሌግራም ገፃችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ httpstmefanatelevision
https://www.fanabc.com/%e1%8b%a8%e1%8b%8d%e1%8c%ad-%e1%8c%89%e1%8b%b3%e1%8b%ad-%e1%88%9a%e1%8a%92%e1%88%b5%e1%89%b5%e1%88%a9-%e1%8a%a2%e1%89%b5%e1%8b%ae%e1%8c%b5%e1%8b%ab%e1%8a%95-%e1%89%a0%e1%89%b0%e1%88%88%e1%8b%ab/
164
13,163
ለክልሉ ብሎም ለሀገሪቱ ዘላቂ ሰላምና ልማት መረጋገጥ ህዝቡ አንድነቱን አጠናከሮ ሊሰራ ይገባል – አቶ ኡሞድ ኡጁሉ
ሀገር አቀፍ ዜና
Dec 24, 2020
164
አዲስ አበባታህሳስ 15 2013 ኤፍ ቢ ሲ ለክልሉ ብሎም ለሀገሪቱ ዘላቂ ሰላምና ልማት መረጋገጥ ህዝቡ አንድነቱን አጠናከሮ ሊሰራ እንደሚገባ የጋምቤላ ክልል ርእሰ መስተዳድር አቶ ኡሞድ ኡጁሉ አሳሰቡ
https://www.fanabc.com/%e1%88%88%e1%8a%ad%e1%88%8d%e1%88%89-%e1%89%a5%e1%88%8e%e1%88%9d-%e1%88%88%e1%88%80%e1%8c%88%e1%88%aa%e1%89%b1-%e1%8b%98%e1%88%8b%e1%89%82-%e1%88%b0%e1%88%8b%e1%88%9d%e1%8a%93-%e1%88%8d%e1%88%9b/
27
20,211
በቻይና በተካሄደ የማራቶን ውድድር ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በሁለቱ ጾታዎች አሸነፉ
ስፖርት
Jan 6, 2020
353
አዲስ አበባ ታህሳስ 27 2012 ኤፍቢሲ በሳምንቱ መጨረሻ በተለያዩ የአለማችን ክፍሎች በተካሄዱ ውድድሮች ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ድል ቀንቷቸዋልበቻይና በተደረገው የማራቶን ውድድር ኢትዮጵያውያኑ ሲያሸንፉ በሴቶች ምድብ ከ1ኛ እስከ 8ኛ ያለውን ደረጃ በመያዝ አጠናቀዋልበውድድሩ በወንዶች አትሌት ብርሀን ንባባው ርቀቱን በ2 ሰአት ከ8 ደቂቃ ከ16 ሰከንድ በሆነ ጊዜ በመግባት ሲያሸንፍ ግርማይ ብርሀኑ ሶስተኛ በመሆን አጠናቋልበሴቶች ምድብ ደግሞ አትሌት መዲና ደሜ 2 ሰአት ከ26 ደቂቃ ከ12 ሰከንድ በሆነ ጊዜ በመግባት ስታሸንፍ መሰራ ሁሴን እና አፌራ ጎድፈይ ደግሞ ተከታዮቹ ደረጃዎች ይዘው አጠናቀዋል በተመሳሳይ በሜክሲኮ በተካሄደ የማራቶን ውድድር በወንዶች ገዛኸኝ ሁንዴ በ2 ሰአት ከ17 ደቂቃ ከ19 ሰከንድ አሸናፊ ሆኗልበቱርክ የግማሽ የማራቶን ውድድር እና ስፔን በተካሄደ ሀገር አቋራጭ ውድድርም ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ድል ቀንቷቸዋልመረጃው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ነው
https://www.fanabc.com/%e1%89%a0%e1%89%bb%e1%8b%ad%e1%8a%93-%e1%89%a0%e1%89%b0%e1%8a%ab%e1%88%84%e1%8b%b0-%e1%8b%a8%e1%88%9b%e1%88%ab%e1%89%b6%e1%8a%95-%e1%8b%8d%e1%8b%b5%e1%8b%b5%e1%88%ad-%e1%8a%a2%e1%89%b5%e1%8b%ae/
109
1,785
እውነትም «ጋዜጠኛ» የለም?
መዝናኛ
March 17, 2019
40
ጓደኛህን ሲያማ ለእኔ ብለህ ስማ ሆነና ጋዜጠኛ ሲታማ እበሳጭ ነበርወገንተኝነት ተሰምቶኝ ማለት ነው በተለይም የኢትዮጵያ ጋዜጠኞች በተደጋጋሚ እንታማለን ሀሜቶቹ ብዙ አይነት ቢሆኑም ዋናው ግን የእውቀትና የብቃት ጉዳይ ነው ዛሬ እንደጋዜጠኛ ሳይሆን እንደሌላ ወገን ሆኜ ነው ምታዘበው 123ኛውን የአድዋ ድል ለማክበር የባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር ወደ አድዋ የጉዞ ፕሮግራም አዘጋጀ ለጉዞው ድፍን ሰባት ቀን ተይዟል ከአዲስ አበባ እስከ አድዋ ተራራ ድረስ ያሉ ታሪካዊ ቦታዎች ይጎበኛሉ መታደል ነበር አይደል የመንግስት መስሪያ ቤቶች የሚታሙት ለእንዲህ አይነት ታሪካዊ ቦታዎች ትኩረት ባለመስጠታቸው ነበር አይደል ዳሩ ግን ትኩረት ሲሰጡም ለካ ጋዜጠኛ የለም ያ ስማቸውን ሲያብጠለጥል የነበረው ሁሉ ቢሮ ውስጥ ቁጭ ብሎ በስልክ ጠይቆ ነው የሚደነፋ ወይም የአንድ ታክሲ ጉዞ ሄዶ ነው ወደ አድዋው ጉዞ እንመለስ ከአዲስ አበባ የተነሳው ጉዞ የአዳር ፕሮግራም የተያዘለት ደብረብርሀን ነው የዳግማዊ አፄ ምኒልክ የንግስና እና የትውልድ ቦታዎች አንጎለላና አንኮበር ሲጎበኙ ውለዋል እንግዲህ የአገራችን ጋዜጠኞች እስከ አፍንጫቸው መወቀስ አለባቸው ብዬ ያመንኩት ከዚህ ጀምሮ ነበር ከአርባ ምናምን ጋዜጠኛ ውስጥ የሙያው ፍቅርና ትጋት ኖሮት የሚሰራው ከአራት አይበልጥም መጀመሪያ ላይ የተጭበረበርኩት ከዚህ በፊት በተደጋጋሚ ስላዩት ይሆናል ብዬ ነበር እነዚያው ሲበጠብጡ የነበሩ ጋዜጠኞች ግን ለቦታው አዲስ መሆናቸውን ሲናገሩ ስሰማ ግርምቴ ባሰብኝ ለመሆኑ ምን አሉ አስቡት እነዚህ ሰዎች ጋዜጠኛ ተብለው ነው የሄዱት ዳሩ ግን እነዚህን ታሪካዊ ቦታዎች ለማየት እንሂድ አንሂድ ክርክር ተፈጥሮ ነበር አካባቢዎቹ በእርግጥም አድካሚ ናቸው የእግር ጉዞም አለባቸው ቢሆንም ግን በጣም ቢበዛ ከ10 ደቂቃ በላይ የሚወስድ የእግር ጉዞ አላጋጠመንም ወደነዚያ ቦታዎች ስንሄድ ምን ያደርግልኛል ብሎ መኪናው ውስጥ የሚጠብቀን ጋዜጠኛ ነበር ሌላው የታዘብኩትን ደግሞ ልንገራችሁ ግዴታ ሆኖባቸው የሄዱት እንኳን የሙያውን ምንነት አያውቁትም ወይም ቢያውቁትም ግዴለሽነት በልጧል በታሪካዊ ቦታዎች ላይ የሚቀረፁ ነገሮች ብዙ ናቸው እዚህ ላይ ነበር የቴሌቪዥን ጋዜጠኞችና የፎቶ ካሜራ ባለሙያዎች በጣም የተቸገሩት ልክ የሚቀረፀው ነገር ላይ ሰልፊ ፎቶ ለመነሳት የሚንጋጋው መአት ነበር እሺ ሲጨርሱ ይሁን ብለው የካሜራ ባለሙያዎች ትንሽ ይታገሳሉ ኧረ ወዲያ እቴ ጭራሽ አቅጣጫ እየቀያየሩ ተደጋጋሚ ፎቶ መነሳት ሆነ ይህኔ የካሜራ ባለሙያዎች ትእግስት ያልቅና መጨቃጨቅ ይመጣል ይህን የሚያደርጉት እንግዲህ ጋዜጠኛ ተብለው የተላኩ ናቸው ሌላ ሰው ቢያደርገው አይደንቀኝም ምክንያቱም ስለሙያው ባህሪ ስለማያውቅ እንዴት ጋዜጠኛ ተብሎ እንደ ህፃን በካሜራ ስር አትለፍ እየተባለ ይነገራል በግድ በጭቅጭቅ የቀረፀው ቀርፆ ያልቻለም ትቶት ወደ መኪና ግቡ ይባላል እነዚያ መሄድ የለብንም ሲሉ የነበሩ ጋዜጠኞች ይጠፋሉ አንድ ቦታ ተጎብኝቶ ሳይመሽ ወደ ሌላ ቦታ መኬድ አለበት ዳሩ ግን የሉም የተገላቢጦሽ ስራ የሚሰሩት ጨርሰው ሲመጡ ድንጋይ ላይ እና ዛፍ ላይ ፎቶ ለመነሳት የሄዱት ይጠፋሉ እነርሱን ፍለጋ ብዙ ደቂቃ ይባክናል ከሌላ አካላት የመጡ ተጓዦችን የያዘው መኪና ጭኖ ሲሄድ ጋዜጠኞችን የያዘው መኪና ግን ገና አይታሰብም እዚህ ላይ አንድ ነገር ግልፅ ይሁን የጋዜጠኞች የተለየ ነው ቀረፃ አለ ቃለ መጠይቅ አለ የቀረፃ እቃዎችን ማሰባሰብ በራሱ ጊዜ ይወስዳል ከሌላ አካል የመጡት መጎብኘት ብቻ ነው ይሄን አውቃለሁ ዳሩ ግን ስንዘገይ የነበረው ስራ በሚሰሩ ጋዜጠኞች ምክንያት አልነበረም ኧረ ቆይ ሌላም የባሰ አለ ከሁለተኛው ቀን የጉብኝት ቦታዎች አንዱ የውጫሌ ውል የተፈረመበት ይስማ ንጉስ ነው የአድዋ ጦርነት ምክንያትም ያቺ መዘዘኛ አንቀፅ 17 አፄ ምኒልክን እና ኮንታንቶሎኒን ውረድ እንውረድ ያባባለችበት ቦታ ነው ወደዚች ታሪካዊ ቦታ ስንሄድ ነበር በጋዜጠኞች መካከል ዱላቀረሽ ክርክር የተፈጠረው መሄድ የለብንም ያሉትን ሰዎች ምክንያታቸውን ሳልጠቅስላቸው አላልፍም አፄ ምኒልክ ወረኢሉ ላይ ከተህ ጠብቀኝ ያሉበትን የወረኢሊ ቤተ መንግስታቸውንና የጦር ማዘዣ ስፍራዎችን ስንጎበኝ ውለን ከፍተኛ ድካም ነበር አካባቢውም የእግር ጉዞ ይበዛዋል የሚጎበኙ ቦታዎችም ብዙ ነበሩ እናም ወደ ውጫሌ ስንሄድ ከፍተኛ ድካም ነበር በዚያ ላይ ወልዲያ ለማደር ሰአቱም እየመሸ ነበር ይሄ ሁሉ ሲሆን ግን የውጫሌ ውል የተፈረመበት ታሪካዊ ቦታ ከዋናው የአስፋልት መንገድ 9 ኪሎ ሜትር ብቻ ነው የሚርቀው ጠጠር ቢሆንም መኪና እስከቦታው ድረስ ይገባል ከዋናው የአስፋልት መስመር ወደውጫሌ ሊታጠፍ ሲል ከፍተኛ ጫጫታ ተፈጠረ መኪናው ቆመ አስተባባሪው ድምፁን ከፍ አድርጎ ይሄ የተያዘ ፕሮግራም ነው ድካም ቢኖርብንም ብናየው ይሻላል አለ አስተባባሪው አማራጭ መስጠቱን ሲያውቁ ማየት የለብንም የሚሉ ወገኖች ጠንከር ብለው ማየት የለብንም አሉ ከሁለቱም ወገን የየራሳቸውን ምክንያት እያመጡ ክርክሩና ጭቅጭቁ ጠነከረ የዚህን ጊዜ ከልባቸው ጋዜጠኛ የነበሩ ሰዎች አስተባባሪውን በከፍተኛ ቁጣ ተናገሩት ያልፈለገ ይቅር እንጂ ምን ልናደርግ ነው ታዲያ የመጣን የሚል አቋም ያዙ መሄድ የለብንም የሚሉትም እየከፋቸው ሄድን አንድ ጋዜጠኛ ቃል በቃል የተናገረውን ልንገራችሁ ውሉን እኮ አሁን እየተፈራረሙ አይደለም ምኑን ነው ምናየው ነበር ያለ ይሄ ጋዜጠኛ ነው እንግዲህ ታሪክን የሚያስተዋውቅ ይሄ ነው መቶ ሚሊዮን ህዝብን የሚያስተምር እዚህ ላይ አንድ ሀሳብ እናንሳ ይሄ ጋዜጠኛ የውጫሌን ታሪካዊ ቦታ የማየት ግዴታ የለበትም እንበል ታሪክን የመውደድ ግዴታም የለበትም እንበል ታዲያ አድዋ የሚሄደው ለምንድነው የአድዋ ድል ታሪኮች ምንም ትርጉም ካልሰጡት ያን ያህል የሳምንት ጉዞ ምን አደከመው እንዲያውም እኮ ጋዜጠኛ ማለት እንዲህ አይነት አስቸጋሪ ሁኔታዎችን የሚያልፍ ነበርየነገሩን ተቃርኖ ደግሞ ልንገራችሁ እነዚህ ይመሽብናል ማየት የለብንም የሚሉ ሰዎች ቁርስ ለመብላት ብቻ ሁለት ሰአት የሚጠቀሙ ናቸው ቁርስ በልተው ሰው መኪና ውስጥ እነርሱን እየጠበቀ የከተማዋ ዳር ድረስ እየዞሩ የማይገዙትን እቃ የሚጠይቁ በየአጥሩ ስር ፎቶ የሚነሱ ከየመጠጥ ቤቱ እየተጠሩ የሚመጡ ናቸው መጠጥ ከተነሳ አይቀር የሱሷንም ነገር እናንሳት አብዛኛው ጋዜጠኛ ይጠጣል ይቅማል ያጨሳል ስለዚህ ጋዜጠኞች ራሳቸው ሱሰኛ ናቸው ሚባለው ወቀሳ ትክክል ነው የብቃት ነገርም ሌላው የብዙ ጋዜጠኞች ችግር ነበር አድዋን ያህል ትልቅ ታሪክ ያላወቀ ጋዜጠኛ ሌላ ምን ሊያስተምር ይችላል እውቀቱ ከማህበረሰቡ በታች ከሆነ ለማን ነው ሚናገረው አፄ ምኒልክ እና ቀዳማዊ አፄ ሀይለስላሴ ሲምታቱበት የነበረ ጋዜጠኛም አጋጥሞኛል ማንም ሰው የትኛውንም ነገር አውቆ አይጨርስም ቢሆንም ግን ለዚያ ለሚሄዱበት ስራ ደግሞ አውዳዊ መሆን የግድ ነው ለምሳሌ ወደ አድዋ የሚሄድ ሰው ስለአድዋ ታሪክ የተፃፉ መፅሀፎች መያዝ እሱ እንኳን ባይቻል በይነ መረብ ላይ መፈለግ ይገባ ነበር በማን ይፈረድ ከተባለ በመገናኛ ብዙሀን ሀላፊዎችና ባለቤቶች በስነ ምግባርም ሆነ በእውቀት ማስተካከል አለባቸው በስነ ምግባርም ሆነ በእውቀት ከማህበረሰቡ በታች የሆነ ጋዜጠኛ ሲፈጠር ለምን ዝም ይላሉ ጋዜጠኝነት ትልቅ ጥንቃቄና በትኩረት ማስተዋልን የሚጠይቅ ሙያ ነው እስኪ ሁላችንም እናስብበትአዲስ ዘመን መጋቢት 82011ዋለልኝ አየለ
https://www.press.et/Ama/?p=7055
839
16,848
ዓለም አቀፍ የገንዘብ ዝውውር ስርዓትን በመጠቀም ሊፈፀም የነበረ የ110 ሚሊየን ዶላር የገንዘብ ማጭበርበር እና ዘረፋ ወንጀል ከሸፈ
ሀገር አቀፍ ዜና
May 10, 2020
4,788
አዲስ አበባ ግንቦት 2 2012 ኤፍ ቢ ሲ በቴክኖሎጂ የተደገፈ አለም አቀፍ የገንዘብ ማጭበርበር እና ዘረፋ ወንጀል ማክሸፉን ብሄራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት አስታወቀአገልግሎቱ አለም አቀፍ የገንዘብ ዝውውር ስርአትን በመጠቀም 110 ሚልዮን ዶላር የማጭበርበርና የዘረፋ የወንጀል ሙከራ በቁጥጥር ስር እንዲውል ማድረጉን ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት በላከው መግለጫ አስታውቋልብሄራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት በመግለጫው ተጠርጣሪዎቹ ነዋሪነቱ አሜሪካ ካሊፎርኒያ ግዛት በሆነው ኒል ቻርለስ የተባለ ግለስብ ስም በባንክ የተቀመጠ 110 ሚሊየን ዶላርን የባንክ ሂሳብ ባለቤቱ እንዳዘዘ አስመስለው አዲስ አበባ ከተማ ፊንፊኔ ቅርንጫፍ ተብሎ ከሚታወቀው የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ለማውጣት የተለያዩ የማጭበርበር ስልቶችን ሲያቀናጁ እንደነበር አስታውቋልይሁንና ህገወጥ የገንዘብ ማዘዋወርና ዘረፋ ወንጀሉ በብሄራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት ክትትል ስር የነበረ በመሆኑግንቦት 1 ቀን 2012 አም በመጀመሪያ ዙር 60 ሚሊየን 990 ሺህ 939 ብር ከተጠቀሰው ባንክ አውጥተው በማዳበሪያ ጭነው በአዘጋጁት ተሸከርካሪ ሊወስዱ ሲሉ እዚያው ባንክ ውስጥ እያሉ በፖሊስ በቁጥጥር ስር እንዲውሉ ተደርጓልወንጀሉን በማቀነባበር ከሚታወቁት መካከል አድይሚ አድርሚ አብዱልራፊ Adeymi Aderemi Abdulrafiu የተባለ ናይጄሪያዊ ኢትዮጵያ ውስጥ አዲስ አበባ ቦሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ አንድ ሸገር እንግዳ ማረፊያ በቀን 450 ብር እየከፈለ ከአንድ አመት በላይ በመቀመጥ ተልእኮውን ለማስፈፅም ሲንቀሳቀስ እንደነበር ብሄራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት ሲያካሂድ በነበረው ክትትል አረጋግጧልይኸው ግለሰብ ተልእኮውን ለማስፈፀም አለም አቀፍ ኤቲም ካርድ ያዘጋጀ ሲሆንገንዘቡንም ከአሜሪካዊው ኒል ቻርለስ የባንክ ሂሳብ ቁጥር በቀላሉ እንደ ባለቤት ሆኖ ለማውጣት ያመቸው ዘንድ በኢትዮጵያ በዘርፉ ልምድ ያላቸውን የሳይበርና የአይቲ ባለሙያዎችንእንዲሁም ተያያዥ ሙያ ያላቸውን ግለሰቦች በመለየትና በማጥናት የጥቅም ተጋሪ በማድረግ ሲንቀሳቀስ መቆየቱ ታውቋልበዚህ ወንጀል ለጊዜው አንድ ናይጄሪያዊና አምስት ኢትዮጵውያን በድምሩ ስድስት ግለሰቦች በተካሄደው የመረጃ ማሰባሰብና ክትትል በቁጥጥር ስር ውለዋልቀሪዎችም እንዲያዙ ለማድረግ ብሄራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት ክትትሉን አጠናክሮ መቀጠሉን ነው ያስታወቀውይህንን አለም አቀፍ ገንዘብ የማስተላለፍና የመዝረፍ ወንጀል ብሄራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት በቴክኖሎጂና በሰው ሀይል መረጃ ተደግፎ በጥብቅ ሙያዊ ዲሲፒሊን ከጅምሩ እስከ መጨረሻው ድረስ እየተከታተለና ተገቢውን አመራር እየሰጠ ውጤታማ እንዲሆን ማድረጉንም ጨምሮ ገልጿልብሄራዊ መረጃ ደህንነት አገልግሎት በአገር ደህንነትና በህዝብ ጥቅም ላይ ከፍተኛ ጉዳት የሚያስከትሉ በአገር ውስጥ የሚፈፀሙ እንዲሁም አለም አቀፍ ወንጀሎችንና ህገወጥ ድርጊቶችን በማክሸፍ የህዝብንና የአገርን ደህንነት እያስጠበቀ እንደሆነ በተከታታይ ካካሄዳቸው ኦፕሬሽኖች በመነሳት ለህዝብ ይፋ ማድረጉ ይታወሳልየዚህ አይነት ተመሳሳይ ወንጀሎች እንዳይፈፀሙ ህብረተሰቡ የተለመደ ትብብሩን አጠናክሮ እንዲቀጥል ጥሪ ያቀረበ ሲሆን ይህ ኦፕሬሽን የተሳካ እንዲሆን የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አመራሮችና የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ላደረጉት ትብብር አገልግሎት መስሪያ ቤቱ ላቅ ያለ ምስጋና አቅርቧል
https://www.fanabc.com/%e1%8b%93%e1%88%88%e1%88%9d-%e1%8a%a0%e1%89%80%e1%8d%8d-%e1%8b%a8%e1%8c%88%e1%8a%95%e1%8b%98%e1%89%a5-%e1%8b%9d%e1%8b%8d%e1%8b%8d%e1%88%ad-%e1%88%b5%e1%88%ad%e1%8b%93%e1%89%b5%e1%8a%95-%e1%89%a0/
340
49,529
መንግስት የፖለቲካውን ያህል ለኢኮኖሚው ትኩረት መስጠት አለበት
ቢዝነስ
March 24, 2019
Unknown
መንግስት ለፖለቲካው የሰጠውን ትኩረት ያህል ለኢኮኖሚውም መስጠት እንዳለበት ተጠቆመበጠቅላይ ሚኒስቴር ፅህፈት ቤት አዘጋጅነት አዲስ ወግ በሚል ርእስ እየተካሄደ ያለው አገራዊ ምክክር ዛሬም ቀጥሎ ውሏልበመድረኩ ከሁሉም የማህበረሰብ ክፍሎች የተውጣጡ ግለሰቦች እየተሳተፉበ ይገኛሉበዛሬው መርሀግብርም በኢትዮጵያ ኢኮኖሚና የስራ እድል ፈጠራ ላይ ያተኮሩ መነሻ ሀሳቦች ተነስተው ውይይት ተደርጎባቸዋልለውይይት መነሻ ሀሳቦችን ያቀረቡት የማክሮ ኢኮኖሚ ተመራማሪና መምህር ዶክተር ሰኢድ ኑሩ የመሬት ስሪት ተመራማሪና የጥናት ባለሙያ አቶ ደሳለኝ ራህመቶ የህብረት ባንክ የቦርድ ሊቀመንበርና የፋይናንስ ዘርፍ ባለሙያው አቶ ዛፉ ኢየሱስወርቅ እና ወይዘሮ ብርሀኔ አሰፋ ናቸውአቅራቢዎቹ እንዳሉት ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በኢትዮጵያ በፖለቲካው ዘርፍ በርካታ ለውጦች ተካሂዷልይሄን በፖለቲካ የተገኘውን ለውጥ በኢኮኖሚ በመድገም የገጠሩን ማህበረሰብ ኑሮ ለማሻሻልም መሰራት ይገባዋል ሲሉ ነው ያብራሩትኢትዮጵያ አሁን ያለችበት ተጨባጭ ወቅታዊ ሁኔታ በኢኮኖሚው ዘርፍ በግልፅ የት መድረስ እንዳለበት በማህበረሰቡ መግባባት መፈጠር አለበትም ብለዋል 
https://waltainfo.com/am/23761/
117
1,298
‹‹ያከበረ››ን ክብር ይግባው
መዝናኛ
December 8, 2019
29
ተማሪዎች ናቸው የምስኪን ቤተሰብ ልጆች ትምህርታቸውን የሚከታተሉት በመንግስት ትምህርት ቤት ነው ጠዋት ማልደው ሲሄዱና ተምረው ሲመለሱ ለተመለከተ በገፅታቸው ላይ የሚታየው ፈገግታ የሌላውንም ልብ ያሞቃል የተማሏ ያልተቀዳደደ ዩኒፎር ለብሰዋል ሁሉንም እኩል አንድ የሚያደርግ የትምህርት ቤት ዩኒፎርም በመሀከላቸው ያለው ልዩነት የልብሱ ቀለም ብቻ ነው ምን አልባት የክፍል ደረጃቸው የተለያየ ስለሆነ ይሆን ይሄን በውስጤ ያሰብኩት ነው የቅድመ መደበኛ የአንደኛ ደረጃ የመለስተኛ እና ሁለተኛ ደረጃ ተብሎ የልብሱ ቀለም ከለር እንደዛ መልኩ የተለያየ ይሆናል በትክክል ይሄ ነው ብዬ ልቀበል ምክንያቱም እኔ የተነሳሁት ከልብሱ ቀለም ላይ አይደለም ትኩረቴ በልጆቹ ደስታ ላይ ነው እኩል ያወራሉ ማለቴ ሁሉም በሚነጋገሩበት ጉዳይ ተሳታፊ ናቸው ፊቱን ቅጭም አድርጉ አንገቱን ደፍቶ የሚቆዝም አላየሁም ይሄ ትልቅ ደስታን ፈጥሮብኛል የሰው ልጅ ተደስቶ ከማየት የበለጠ ምን ደስታ አለ ክብር ይግባው ላከበራቸው ምስጋናዬ ከውስጥ ነውየሆነ ሆኖ ግን እኔም የምስኪን ቤተሰብ ልጆች እንድል የገፋፋኝ የተጫሙት ጫማ ብቻ ነው የተቆራረጠች ኤርጌንዶ ነው የለበሱት እኔ እንጂ እነሱ ይሄንን እንደማያስተውሉት እገምታለሁ ምክንያቱም ብዙ ይጉድልባቸው የነበረው ነገረ ዛሬ ከሞላ ጎዳል ተስተካክሎላቸዋል አለም መቼም ሞልታ አታውቅም አይደል የሚባለው ሁላችንም የሚጎልብን ብዙ ነገር አለ ፍላጎታችን እንደ አኗኗራች በመሆኑ ከሁሉም በላይ ግን ሰው የማይመለከተው እንዴት ውለህ አደርክ የማይባለው ሆድ ሰአቱን ጠብቆ መሙላት ችሏል አሁንም እላለሁ ክብር የሚገባቸው ይክበሩ ይመስገኑእስክሪብቶ ደብተር እርሳስ ሳይሉ ሳይጨነቁና ወደ ስርቆትም ሳያመሩ የራሳቸውን የትምህርት መሳሪያ አሟልተው ወደ ትምህርት ገበታ ገብተዋል ብዙዎቹ በችግር ትምህርታቸውን ሲያቋርጡ ሌሎቹ ደግሞ ከትምህርት ቤት መልስ ኑሮን ከቤተሰባቸው ጋራ ለመግፋት ሳንቲም በምታስገኝ ስራ ላይ ይሰማሩ ነበር በጫማ ማሳመር በመላላከ ልጅ በመጠበቅ በቤት ሰራተኛነት እናም የማጥኛ ጊዜ የላቸውም ትኩረታቸው ዛሬ ምን በልቼ እሄድ ይሆን የሚል እንጂ ዛሬ ይሄንን ትምህርት አጥንቼ ፈተናውን ደፍኜ የሚል አይደለም ምክንያቱም ቀዳሚው ሆድ ነዋ ሆድ አማርጦ ባይሞላም የተገኘውን መቅመስ ግን የግድ ነው ብዙ ጊዜ አሁን ሳይሆን ቀደም ባሉት ጊዜያት ልጆች በየትምህርት ቤቱ ሰልፍ ላይ እየወደቁ ነው ይዝለፈላፋሉ በዴስክ ላይ ይተኛሉ ትምህርት ያቋርጣሉ የሚባሉ በርካታ ችግሮች በየትምህርት ቤቱ ይሰማ ነበር ይሄንን የሰሙ በጋራ ገንዘብ በማዋጣት ለተማሪዎቻቸው አይዝዋችሁ ባናጠገባችሁ በቀን አንዴም ቢሆን እንመግባችኋለን ብለው ሲሰሩ ከርመዋል እነዚህም ሊመሰገኑ ይገባል መፍትሄ አመላካች ፈር ቀዳጀ ናቸው እዚህ ላይ መመስገን አለባቸው ስል የመምህራኖችን ውለታ በመርሳት አይደለም በተማሪዎቻቸው ላይ ችግር ሲገጥም ገንዘብ አዋጥተው በመመገብ የራሳቸውን ምሳ አሳልፈው በመስጠት ችግሩን አደባባይ በማውጣት ኧረ አልፈው ተርፈው ቤተ እምነቶች ደጃፍ ብቅ እያሉ እርዳታ እንዲያደርጉ ጭምር ሲማፀኑ የነበሩትን ተመልክቻለሁ ህዝብ በተሰባሰበበት ቦታ ላይ ተገኝተው ዛሬ የተቸገሩ ተማሪዎች የሁላችን ልጆች ናቸው እርዱ ብለው ሲያሳስቡ በጆሬዬ መስማቴን ልመሰክር እችላለሁ እናም የመምህራንን ውለታ ለእነሱ የሚገባውንም ምስጋና ከማንም ይቀድም ይሆናል እንጂ አይታጠፍም የመምህራኑ ጥረት መልካም አሳቢነት አስተዋይ አመራር ታክሎበት ዛሬ ለደረሱበት ደረጃ ላይ አድርሷቸዋል ነገርን ነገር ያነሳዋል ብዬ እንጂ ለዛሬው ያስተዋልኩት በተማሪዎች ላይ ያየሁትን የተለየ ደስታ ነው ማስደሰት ያስደስታል ምን ማስደሰት ብቻ የተደሰተ ሰውን መመልከትም በራሱ ያስደስታል አንድ የናጠጠ ሀብታም ቤቱ ሙሉ ቢሆን መርጦ አማርጦ መኪና ቢነዳ ፎቅ ቢደረድር በሀገር ላይ ከሀገር ውጭ ቢንሸራሸር ከአጠገቡ ሁሌ የሚሰማው የሰዎችን ችግር ረሀብ ሰቆቃ ለቅሶ ከሆነ የሚመለከተው ጎስቋሎችን ለልመና የሚዘረጉ እጆችን ከሆነ ደስታው ሁሉ ይጠፋል ነገር ግን በአጠገቡ ያሉ ሰዎች ሀብታም ባይሆኑም ደስተኛ ከሆኑ ራሳቸውን ለማሸነፍ የሚታትሩ ብሎም ሀሴት ከቤታቸውም የማይርቅ ከሆነ እርሱም ይደሰታል በሰራው ስራ ባደረገው ጥረት በፈጠረው የስራ እድል የተገኘ ደስታ ከሆነ ደግሞ ከተደረገላቸውም በላይ የሚደሰተውና የሚረካው እሱ ነው በእነዚሁ ተማሪዎች ላይ ሰሞኑን ያየሁትን ፈንጠዝያ ታዲያ ያደረገላቸው አካል ቢያየው በምላሹ ምን ያህል እንደሚደሰት አሰብኩት ጉዳዩ እንዲህ ነው ተማሪዎች ከትምህርት ቤት ተለቀው ወደ ቤታቸው እየተመለሱ ናቸው በጀርባቸው አንዳንዶች ደግሞ በደረታቸው የተሸከሙት አዲስ ቦርሳ ነው በቦርሳው ውስጥ የተለያየ የመማሪያ ቁሳቁስ አለ እሱን አንድ በአንድ እያወጡ ይተያያሉ አንዳንዶቹ ልጆች ይህን አይነት ቦርሳና የትምህርት መሳሪያ ቁሳቁስ እንኳን በእጃቸው ነክተው በጀርባቸው ተሸክመው በአይናቸው ስለማየታቸውም እጠራጠራለሁ በጣም ውድ እና ዘመናዊ ነው ዛሬ ግን ይሄም ለእናንተ ይገባል ተብለው እጃቸው መድረሱ ያልጠበቁት እንግዳ ነገር ጭምር ነውና ቀደም ብዬ እንደገለፅኩት በፊታቸው ሙሉ ጥርሳቸው ጭምር ነው የሳቀው ወተት እንደጠገበች ጥጃ እምቦር እምቡር እያሉ የሚሯሯጡትም ቤታቸው ገብተው ለቤተሰቦቻቸው እስከሚያሳዩ በመቸኮል ጭምር እንደሆነም አስቤያለሁ እኔ የዚህ ስጦታ አካል ባልሆንም በተደረገላቸው ተማሪዎች ደስታ በመደሰት አንዱ አካል ሆኜ አምሽቻለሁ መስጠት መሰጠት ቢሆንም ለመስጠት ልባችንን በቅንነት ከከፈትን ለብዙዎች እንደርሳለን ዛሬ በህይወት የሌሉት አለቃዬ በሚሉት ንግግር ሀሳቤን ልቋጭ ለሰጫችን ይስጥልን ለንፉግ ልብ ይስጥልን ሰላምአዲስ ዘመን ህዳር 282012አልማዝ አያሌው
https://www.press.et/Ama/?p=23738
627
13,569
ቋሚ ኮሚቴው በዋጋ ግሽበት ላይ ትኩረት ተሰጥቶ መስራት እንደሚገባ አሳሰበ
ሀገር አቀፍ ዜና
Dec 9, 2020
269
አዲስ አበባ ሀዳር 30 2013 ኤፍ ቢ ሲ የገቢ በጀትና ፋይናንስ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ በዋጋ ግሽበት ላይ ትኩረት ተሰጥቶ መስራት እንደሚገባ አሳስቧልቋሚ ኮሚቴው የገንዘብ ሚኒስቴርንና የተጠሪ ተቋማቱን የ2013 በጀት አመት የመጀመሪያ ሶስት ወራት የእቅድ አፈፃፀም ሪፖርት ገምግሟልሪፖርቱን ያቀረቡት የገንዘብ ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር እዮብ ተካልኝ በመስከረም ወር 2013 አም የ12 ወራት ተንከባላይ አማካይ ሀገራዊ አጠቃላይ የፍጆታ እቃዎች ዋጋ የ20 ነጥብ 6 በመቶ እድገት መመዝገቡን ገልፀዋል ባለፉት አመታት ባለሁለት አሀዝ እድገት የተመዘገበ ቢሆንም በ2012 በጀት አመት የኮሮና ቫይረስ ተፅእኖን በመቋቋም 6 ነጥብ 1 የምጣኔ ሀብት እድገት መመዝገብ መቻሉን ሚኒስትር ዴኤታው ተናግረዋልዶክተር እዮብ ጨምረውም የታክስ ማበረታቻ አሰጣጥ ከጠቅላላ ሀገር ውስጥ ምርት ድርሻው 7 በመቶ ደርሶ የነበረ ቢሆንም በተደረገው የታክስ ማሻሻያ ወደ 5 በመቶ ዝቅ እንዲል መደረጉን ገልፀዋልበዚህም 5 ነጥብ 4 ቢሊየን ብር ማዳን መቻሉን ጠቅሰዋልሚኒስትር መስሪያ ቤቱ በሀገሪቱ ያጋጠመውን የኢኮኖሚ ችግር ግምት ውስጥ ያስገባ ስራ እየሰራ መሆኑ የውጭ ንግድና የሴቶችን አቅም ከማብቃት አኳያ ያሉት ስራዎች አበረታች መሆናቸውን ቋሚ ኮሚቴው በጥንካሬ ገልጿልየቋሚ ኮሚቴው ሰብሳቢ የተከበሩ ወይዘሮ ያየሽ ተስፋሁን ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱና ተጠሪ ተቋማቱ በዋጋ ግሽበት ላይ ትኩረት አድርገው መስራት እንዳለባቸው አሳስበዋልከተጠሪ ተቋማት ጋር ተደጋግፎ ከመስራት አኳያ ክፍተት መኖሩን የገለፁት ሰብሳቢዋ የመኪና ግዥ ዋጋ ግሽበት የግዥ ማእቀፍ እንዲሁም ከቀረጥ ነፃ የሆኑ እቃዎችን በተመለከተ በትኩረት ሊሰራ ይገባል ብለዋልበቋሚ ኮሚቴው በእጥረት የተጠቀሱና በትኩረት ሊሰሩ የሚገባቸውን ነጥቦች በእቅዳቸው አካተው እንደሚሰሩባቸው የሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ የስራ ሀላፊዎች በምላሻቸው ማብራራታቸውን ከህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ያገኘነው መረጃ ያመለክታል
https://www.fanabc.com/%e1%89%8b%e1%88%9a-%e1%8a%ae%e1%88%9a%e1%89%b4%e1%8b%8d-%e1%89%a0%e1%8b%8b%e1%8c%8b-%e1%8c%8d%e1%88%bd%e1%89%a0%e1%89%b5-%e1%88%8b%e1%8b%ad-%e1%89%b5%e1%8a%a9%e1%88%a8%e1%89%b5-%e1%89%b0%e1%88%b0/
216
1,135
በርቀት የተገደበው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ
ስፖርት
January 2, 2019
44
ኢትዮጵያ በአለምና በአህጉር አቀፍ የአትሌቲክስ መድረክ በታሪክና በውጤት ስማቸው ጎልቶ ከሚነሱ አገሮች መካከል በቀዳሚነት ትጠቀሳለች በየዘመኑ የሚፈጠሩ አትሌቶቿም በታሪክ ከከፍታው ላይ እንድትቀመጥ ያደረጓት ባለውለታዎቿ ናቸው ጀግኖቿ በየዘመኑ የሚያስመዘግቡት ውጤት ኢትዮጵያ እና አትሌቲክስ የአንድ ሳንቲም ሁለት ገፅታ ተደርገው እንዲቆጠሩ አስችሏልይህ ስምና ዝና ምሉእ ያልሆነ የተገኙት ድሎችና የወለዱት ክብርና ዝና ግን ርቀት የገደባቸው ናቸው የሚሉ በርካቶች ናቸው ኢትዮጵያውያን ከረዥም ርቀትና ከማራቶን ውጪ በአጭርና በመካከለኛ ርቀት ውጤታማ አለመሆናቸውን በአመክንዮዋቸው ውስጥ ይገልፃሉ በኦሎምፒክ በአለም ሻምፒዮና እና በመሳሰሉት ውድድሮች የተገኙት ድሎች በሙሉ በረዥም ርቀት ነው አጭር ርቀትን ብሎም የሜዳ ተግባራትን ያማከለ አይደለም ከአትሌቲክሱ ጋር ያለውን ታሪካዊና ጥብቅ ቁርኝት በርቀት የተገደቡ ለማለት ያስደፈረውም ይህ ምክንያት ነበርበረጅም ርቀት የተገኘውን ድልና ውጤታማነት በተመሳሳይ በአጭር ርቀትና በሜዳ ተግባራት መድገም የሚቻል ቢሆንም ባለመሰራቱ ግን ግንጥል ጌጥ የሆነ ታሪክ ተሸክመን ለመጓዝ ተገደናል ሲሉ ይሞግታሉ የአጭር የመካከለኛ የእርምጃና የሜዳ ተግባራት መስራት ቢቻል የሚመጣውን ውጤት ጎረቤት አገር ኬንያን እንደማነፃፀሪያነት በማንሳት ሀሳቡን ማጠናከር ይቻላል ሞጋቾቹም የኢትዮጵያን የምንጊዜም የረጅም ርቀት የአትሌቲክስ ውድድር ብርቱ ተፎካካሪ የሆነችውን ኬንያን እንደማሳያ ያነሳሉኬንያ በኦሎምፒክ በአለም ሻምፒዮና ወዘተ የመሳሰሉ ትልልቅ የውድድር መድረኮች ላይ በረጅም ርቀት ውጤታማ ናት ከቅርብ አመታት ወዲህ ደግሞ በአጭር ርቀት ላይም ጥሩ ጅምር በማሳየት ላይ ትገኛለች የኬንያ ጅምር በተለይ ባለፉት የኦሊምፒክና የአለም ሻምፒዮና የአጭርና የመካከለኛ ርቀት ውድድሮች ላይ ብቃቷን አሳይታለች ይህ ጥረቷ በአጭርና በመካከለኛ ርቀቶች ብቻ ሳይገደብ በሜዳ ተግባሩም ሜዳሊያ ማግኘት ጀመራለች ታዲያ እዚህ ላይ ኢትዮጵያና አትሌቲክስ የአንድ ሳንቲም ሁለት ገፅታዎች የሚለው አባባል ለኬንያም ይሰራል ግንጥል ጌጥነቱ ግን ለኬንያ የሚሰራ አይሆንምየኬንያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን በረጅም ርቀት በሚመዘገበውን ውጤት መወሰን ተገቢ አለመሆኑን በመገንዘብ ተንቀሳቅሷል ይህም የተስፋ ብልጭታዎች ማሳየት ያስቻለም ጭምር ነው ይህ የሆነውም ርቀት ሳይከልለው መጓዝ በመቻሉ ነው በኬንያ ውጤት እያሳየ ያለውን የአጭር የመካከለኛ እንዲሁም በሌሎች የሜዳ ተግባራት በኢትዮጵያም ማምጣት እንደሚቻል በርካታ ባለሙያዎች ያምናሉ ሰሞኑን የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ለአምስት ቀናት በአዲስ አበባ ስታዲዮም በክለቦች መካከል ሲያከናውን በሰነበተው የአጭር መካከለኛ እርምጃና የሜዳ ተግባራት ውድድር ተሳታፊ ከነበሩት በዲስከስ ውርወራ ሲዳማ ቡናን በመወከል የወርቅ ሜዳሊያ አሸናፊ ለማ ከተማ ይህንን ሀሳብ ይጋራል አትሌት ለማ ኢትዮጵያ በየውድድር አይነቶቹ ላይ ከሌሎች አገሮች ጋር ለመፎካከር የሚያስችል አቅም እንዳላት ይስማማል ይሁን እንጂ በአገሪቱ ያለውን እምቅ አቅም መሰረት ያደረገ የስልጠናም ሆነ ሌሎች መሰረታዊ ተግባራት አልተከናወኑም በመሆኑም መገኘት ያለበት ውጤት መምጣት አልቻለም ሲል መስራት ቢቻል ውጤታማ መሆን እንደሚቻል ሀሳቡን ያስቀምጣል አትሌቲክስ ፌዴሬሽኑ በአጭር በመካከለኛና ተመሳሳይ በሆኑ የውድድር አይነቶች ላይ የሰጠውን ትኩረት ካጠናከረ ውጤታማ መሆን እንደሚቻል ያምናልእንደ አትሌት ለማ ሁሉ የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ውጤታማነት በረጅም ርቀት ብቻ ሳይገደብ ቢሰራ አመርቂ ምላሽ ማግኘት እንደሚቻል የበርካቶች እምነት ነው ለዚህም እንደማሳያ እኤአ በ2017 በአልጄሪያ የተካሄደውን የአፍሪካ ከ20 አመት በታች ወጣቶች አትሌቲክስ ሻምፒዮና ተጠቃሽ ነው በሻምፒዮናው ኢትዮጵያ በ38 ሜዳሊያዎች ቀዳሚ ሆና ፈፅማለች ሜዳሊያዎቹ የተገኙት ደግሞ በተለመዱት የመካከለኛና የረጅም ርቀት ሩጫዎች ብቻ አልነበረም ይልቁንም በአጭር ርቀትና ከሩጫ ውጪ ባሉ የአትሌቲክስ ውድድሮች ጭምር ነበርከነዚህም መካከል በወንዶች 4በ400 ሜትር ዱላ ቅብብል ወርቅ በወንዶች 5000 ሜትር ወርቅና ብር በሴቶች 3000 ሜትር ወርቅና ብር በሴቶች 10000 ሜትር እርምጃ ወርቅና ብር እንዲሁም በሴቶች 4በ400 ሜትር ወርቅ አግኝታለች በሴቶች ስሉስ ዝላይ የብር ሜዳሊያ ማግኘት ተችሏል አዎን ሻምፒዮናው በኢትዮጵያ ከተሰራ እንደ ረጅም ርቀቶቹ ሁሉ በመካከለኛ በአጭርም ሆነ በሌሎች የውድድር አይነቶች ታሪክ መስራት እንደሚቻል ያመላከተ ነበር በዚህ ውስጥ መመልከት የሚቻለውም በርቀቶቹ መስራት ከተቻለ በርቀት የተገደበውን የኢትዮጵያ አትሌቲክስ የድል ታሪክ ጉዞ በነዚህ የውድድር አይነቶችም ማስቀጠል እንደሚቻል ነው ከዚሁ ጋር ተያይዞ አስተያየታቸውን የሰጡት ስፖርተኞች በርካቶች ሲሆኑ እነርሱም በአሰለጣጠን በልምምድና በቴክኒክ ስራዎች ላይ ያሉ ጉድለቶችን ለማስተካከል በተለየ መልኩ ትኩረት ቢሰጥ ውጤታማ መሆን እንደሚቻል ያመላክታሉበአመታዊው ሻምፒዮና ላይ ተሳታፊ ከነበሩት ውስጥ በሴቶች የርዝመት ዝላይ አሸናፊ የሆነችው የኢትዮጵያ ንግድ ባንኳ አራያት ዲቦ አስተያየ ታቸውን ከሰጡት መካከል ትገኛለች አትሌቷ እንደገለፀችው ለስፖርቱ የሚያስፈልጉ ቁሳቁስ አለመሟላት እንደሳንካ የሚታይ መሆኑን ትገልፃለች ለውድድርና ለልምምድ የሚያስፈልጉ የስፖርት ቁሳቁስ በበቂ ሁኔታ አይሟሉም አልተሟሉምም ኢትዮጵያ ለውድድር አይነቶቹ የሚሆን ተክለ ሰውነት ጉልበትና ጥሩ አቅም ያላቸው አትሌቶች እንዳሉ ትናገራለች ይህን አቅምና እምቅ ሀብት ሳይንሳዊ በሆነ ስልጠና ማገዝ ቢቻል ፍሬያማ መሆን ይቻላልም ትላለች በአገራችን እየሆነ ያለው ግን ከዚህ በተቃራኒ ነው በተክለ ሰውነትና በጉልበት ጥሩ አቅም ያላቸው ስፖርተኞች ቢኖሩም የቴክኒክ ችግር ይስተዋልባ ቸዋል ምክንያቱም ሳይንሳዊ በሆነ ስልጠና እየታገዙ አይደለም ስለዚህ በስፖርተኞቹ ላይ የሚስተዋለውን የቴክኒክ ችግር በሳይንሳዊ ስልጠና መቅረፍና አቅማቸውን መሙላት ያስፈልጋል ባይ ነችየአሰልጣኞችንና የተወዳዳሪዎችን አቅም የሚያጎለብቱ ተከታታይ ስልጠናዎች አለመስጠት የውድድር አይነቶቹ እንዳያድጉ ማድረጉን ነው ያመለከቱት የምትለዋ አትሌት ሌሎች ጎረቤት አገሮች በአጭር በመካከለኛ በሜዳ ተግባራትና በእርምጃ ውድድር ችሎታ ያላቸውን አትሌቶች ብቃታቸውን ለማሳደግ ወደ ውጭ ሀገር ሁሉ ልከው ያሰለጥናሉ በአገራችን ግን ይህ ነገር አይታይም በመሆኑም አገራችንን በአጭርና በመካከለኛ ርቀቶች ውጤታማ ለማድረግ እነዚህን ክፍተቶች በሚገባ መሙላት ያስፈልጋል ስትል ሀሳቧን ቋጭታለችየመከላከያ ስፖርት ክለብ የዝላይ አሰልጣኝ ሻምበል ኡጉላ ኡባንግ በበኩላቸው ኢትዮጵያ በውድድር አይነቶቹ ላይ ከሌሎች አገሮች ጋር ለመፎካከር የሚያስችል አቅም የሌለን ለውድድሮች ትኩረት ባለመሰጠቱ ነው ሲሉ እንደምክንያት ያነሳሉ ብሄራዊ ፌዴሬሽኑ አትሌቱ አሰልጣኙም ሆነ ሌሎች ባለድርሻ አካላት አጠንክረው የሚሰሩት በረጅም ርቀት ላይ ነው የውድድር መርሀ ግብሮችም ይህንኑ መንገድ ይዘው የሚፈሱ ናቸው እንዲህ አይነቱ አሰራር ደግሞ በቂ ውድድሮች በሌሉበት ሁኔታ አትሌቶች ራሳቸውን የሚፈትሹበትና የሚያዘጋጁበት እድል የሚያሳጣቸው ነው በአመት ውስጥ የሚደረጉ ውድድሮች ከሚገባው በታች አነስተኛ መሆናቸውን እንደ ሌላ ችግር ያነሱት አሰልጣኙ በነዚህ ዘርፎች ላይ ይበልጥ ትኩረት ተሰጥቶ ቢሰራ ኢትዮጵያ ውጤታማ የማትሆንበት ምክንያት አይኖርም ባይ ናቸው ሰሞኑን በአዲስ አበባ ስታዲየም ሲከናወን የሰነበተው ውድድርም ያሉበትን ችግሮች በሚገባ በማጤንና በማሳደግ በተጨማሪም ሌሎች የውድድር መድረኮችን በመፍጠር በአጭር ርቀት እንደ ረጅም ርቀት ስኬታማ መሆን ያስችላል ሲሉ ሀሳባቸውን ይቋጫሉየኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን የፅህፈት ቤት ሀላፊ አቶ ቢልልኝ መቆያ ሻምፒዮናው ለአጭር ለመካከለኛ ለሜዳ ተግባራትና ለእርምጃ ተወዳዳሪ አትሌቶች የውድድር እድል ለመፍጠር ታሳቢ ያደረገ መሆኑን አስታውቀዋል ሻምፒዮናው በውድድር አይነቶቹ ተወዳዳሪዎች ራሳቸውን የሚፈትሹበት የአቋም መለኪያ ውድድር ተደርጎ ሊወሰድ የሚችል ጭምር ነው በውድድር አይነቶቹ ኢትዮጵያ በአፍሪካና አለም አቀፍ መድረኮች ላይ ተሳትፎ አድርጋለች የሚመዘገበው ውጤት ግን ከሌሎች አገሮች አኳያ ጠንካራ ስራ መስራት እንደሚያስፈልግ የቤት ስራን ሰጥቶ አልፏል ከአንድ አመት በፊት ናይጄሪያ አሳባ ከተማ የተካሄደውን 21ኛው የአፍሪካ የአትሌቲክስ ሻምፒዮና ያስታወሱት አቶ ቢልልኝ ኢትዮጵያ በሁለቱም ፆታዎች ከ100 ሜትር ጀምሮ ተሳትፊ ነበረች በሻምፒዮናው የተገኘው ውጤት መሰረታዊ ችግሮች እንዲለዩ አጋጣሚ የፈጠረ ነበር በውድድር አይነቶቹ ውጤታማ ለመሆን በአሰለጣጠን በልምምድና ቴክኒክ ስራዎች በመለወጥ ጊዜው በፈቀደውና አለም በደረሰበት ልክ መስራት እንደሚያስፈልግ እርሳቸውም እንደሚያምኑ ይናገራሉ በአሰለጣጠን በኩል ያለውን ክፍተት ለመሙላት በጋና በኩባ በደቡብ አፍሪካና በሌሎች አገሮች ከሚገኙ አሰልጣኞች ጋር በመነጋገር ወደኢትዮጵያ መጥተው እንዲያሰለጥኑ ጥረት መደረጉን ያነሳሉ ነገር ግን አሰልጣኞቹ ያላቸው አቅም ያን ያህል አመርቂ እንዳልሆነ ይገልፃሉ ከውጭ የሚመጡት አሰልጣኞች ከኢትዮጵያውያኖቹ መሻል አለባቸው ከዚህ አኳያ ያለውን ጥረት ከመቀጠል ወደኋላ እንዳልተባለ ያመለክታሉበብሄራዊ ፌዴሬሽን በኩል በመቀጠል በአገራችን ውስጥ የተሻሉ አሰልጣኞች እስኪገኙ ድረስ የአገር ውስጥ አሰልጣኞች አቅማቸውን ማጎልበት የሚችሉበት ተከታታይ ስልጠና ለመስጠት በእቅድ እንደተያዘ ይናገራሏሰልጣኞቹንም ወደ ውጭ አገር በመላክ ልምድ እንዲቀስሙ የማድረግና ታዋቂ አሰልጣኞች ወደ ኢትዮጵያ መጥተው ተሞክሯቸውን እንዲያካፍሉ ይደረጋል የውድድር አማራጮችን ማስፋት የስፖርት ቁሳቁስን ማሟላትና የአቅም ግንባታ ስልጠናዎች ፌዴሬሽኑ በቀጣይ ትኩረት ሰጥቶ የሚሰራባቸው ጉዳዮች ናቸው ብለዋል በመጨረሻም በአጭር በመካከለኛ በእርምጃና በሜዳ ተግባራት አትሌቲክስ ውድድሮች እድገት ክለቦች አሰልጣኞችና ተወዳዳሪዎች የየበኩላቸውን ድርሻ እንዲወጡ ጥሪያቸውን አቅርበዋልበአጠቃላይ በአጭር በመካከለኛ በእርምጃና በሜዳ ተግባራት ውድድሮች ኢትዮጵያ በአለምም ሆነ በአህጉር አቀፍ መድረክ ከተወሰኑ አጋጣሚዎች ውጪ ውጤታማ አይደለችም በውድድሮቹ ወቅት በተወዳዳሪዎች ላይ በአሰለጣጠን በልምምድና ቴክኒክ ስራዎች ላይ ጉድለት እንዳለ የተመላከተና በዘርፉ ትኩረት ሰጥቶ መስራት እንደሚገባ ተስተውሏል በአሁኑ ወቅት በእነዚህ የውድድር አይነቶች ብቁ ተወዳዳሪዎችን ለማፍራትና ውጤታማ ለመሆን እንቅስቃሴዎች በመካሄድ ላይ ይገኛሉ በኢትዮጵያ ውስጥ አትሌቱና ሀብቱ መኖሩ እሙን ነው በአግባቡ ጥቅም ላይ የሚውል ከሆነ ይሄንን ወደ ውጤት ለመቀየር ደግሞ ባለድርሻ አካላት ከሚመለከታቸው ጋር ተግባብተው በቅንነት ከሰሩ ሀብረተሰቡ የሚፈልገውን ውጤት ለማስመዝገብ ብዙም አያዳግትም እንላለንአዲስ ዘመን ታህሳስ 242011ዳንኤል ዘነበ
https://www.press.et/Ama/?p=2404
1,105
21,415
ልማት ባንክ በዋስትና የያዘውን ቦታ የቤኒሻንጉል ጉምዝ አስተዳደር ለሌላ ድርጅት መስጠቱን ተቃወመ
ፖለቲካ
11 September 2019
Unknown
ብድር የወሰደው ጢስ አባይ ኢንተርናሽናል ህገወጥ ድርጊት ተፈፅሞብኛል ብሏልየኢትዮጵያ ልማት ባንክ ባህር ዳር ዲስትሪክት ለጢስ አባይ ኢንተርናሽናል ሀላፊነቱ የተወሰነ የግል ማሀበር በብድር ለሰጠው 73 ሚሊዮን ብር በመያዣነት የያዘውን 1149 ሄክታር ቦታ የቤኒሻንጉል ጉምዝ ክልል የማእድን ሀብት ልማት ኤጀንሲ 20 ሄክታር በመቀነስ ለሌላ ድርጅት መስጠቱን ተቃወመባንኩ ላበደረው 7375001 ብር ዋስትና የያዘው የማእድን ቦታ በቤኒሻንጉል ጉምዝ ክልል መተከል ዞን በቡላን ወረዳ ልዩ ስሙ ቱሉ ሞዬ በሚባል አካባቢ ስፋቱ 199 ሄክታርና በተመሳሳይ ወረዳና ልዩ ስሙ አከን በሚባል አካባቢ ስፋቱ 95 ሄክታር የሆነ የማእድን ቦታ መሆኑን ባንኩ ለፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት አምስተኛ ፍትሀ ብሄር ችሎት ያቀረበው አቤቱታ ያስረዳልክርክሩ የተጀመረው የተጠቀሱትን የማእድን ቦታዎች በሊዝ ወስዶ ብዙ የልማት ስራዎች ማከናወኑን የሚናገረው ጢስ አባይ ኢንተርናሽናል ሀላፊነቱ የተወሰነ የግል ማሀበርና ቤአኤካ ጠቅላላ ንግድ ስራ ሀላፊነቱ የተወሰነ የግል ማሀበር መካከል እንደነበር ለፍርድ ቤት ያቀረቧቸው የአቤቱታ ሰነዶች ያሳያሉጢስ አባይ ኢንተርናሽናል በክልሉ የእምነበረድ ማእድን ፈልጎ ወደ ልማት ለመግባት በ1994 አም ፈቃድ ሲጠይቅ የክልሉ አስተዳደር እንደ ፈቀደለትና በ200 ሄክታር ቦታ ላይ ምርምር ማድረጉን ሰነዶች ያሳያሉ ድርጅቱ ባደረገው የምርምር ፍለጋ በ59 ሄክታር ቦታ ላይ ማእድኑን በማግኘቱ በ1996 አም የማልማት ፈቃድ ጠይቆ እንደተሰጠውም ይጠቁማል በመሆኑም ልማቱን ሲጀምር ከኢትዮጵያ ልማት ባንክ ባህር ዳር ዲስትሪክት ጋር ጥቅምት 30 ቀን 1997 አም የመጀመርያውን የብድር ስምምነት ማድረጉንና ጥር 13 ቀን 2002 አም ደግሞ ሁለተኛ ውል በመፈፀም በአጠቃላይ 7375001 ብር መቀበሉን ድርጅቱ ለፍርድ ቤት ያቀረበው ሰነድ ያሳያል ባንኩ የተጠቀሰውን ያህል ገንዘብ ሲያበድር ድርጅቱ ደግሞ አከን የተራራ ስም ነው አንድና ሁለት በሚባለው ቦታ ላይ የወሰዳቸውን እንዲሁም ቱሉ ሞዬ ላይ የወሰደውን ቦታ በድምሩ 1149 ሄክታር መሬት በመያዣነት መያዙን ክሱ ያብራራል ልማት ባንክ ወደ ፍርድ ቤት እንዲያመራና ጣልቃ ገብቶ እንዲከራከር ያደረገው የክልሉ የማእድን ሀብት ልማት ኤጀንሲ ጢስ አባይ ኢንተርናሽናል አልምቶ የእምነ በረድ ምርት የሚያመርትበት ቦታ ላይ 20 ሄክታር በተደራቢነት ለቤአኤካ ጠቅላላ ንግድ ሀላፊነቱ የተወሰነ የግል ማሀበር በሀዳር ወር 2011 አም በመስጠቱ መሆኑን ባንኩ ያቀረበው መከራከሪያ ሰነድ ያሳያል ጢስ አባይ የኤጀንሲውን ድርጊት በመቃወም በፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ክስ የመሰረተ ቢሆንም የክልሉ አቃቤ ህግ ደግሞ ፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ክሱን የማየት ስልጣን የለውም ብሎ በመከራከሩ ፍርድ ቤቱ በክርክሩ ላይ ብይን ለመስጠት ለመስከረም 26 ቀን 2012 አም ቀጠሮ ሰጥቶ እያለ ልማት ባንክ ጣልቃ ገብቷል ልማት ባንክ ቦታውን በመያዣነት እንደያዘውና ተበዳሪው ድርጅት ከፍሎ ሳይጨርስ ቦታውን ለሶስተኛ ወገን አሳልፎ መስጠት እንደማይችል የሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ ቁጥር 4232010 እና የክልሉን ደንብ ቁጥር 1172010 በስራ ላይ ከመዋላቸው በፊት በመያዣነት የያዘው በመሆኑ ተበዳሪ ድርጅት ከፍሎ እስኪያጠናቅቅ ድረስ ቦታው ተከብሮ እንዲቆይለት የክልሉ ማእድን ሀብት ልማት ኤጀንሲ ማረጋገጫ እንደ ሰጠውም አስታውሷል የክልሉ ማእድን ሀብት ልማት ኤጀንሲ በሰጠው የዋስትና ደብዳቤ ተማምኖ ብድሩን እንደለቀቀም አክሏል የልማት ባንክ የመያዣ መብት የተቋቋመው የተጠቀሱት ደንቦች ከመውጣታቸው በፊት በመሆኑ አዲስ የወጡ ደንቦች ወደኋላ ሄደው ተግባራዊ ሊደረጉ እንደማይችሉ በማስታወስ በመያዣነት ከያዘው ቦታ ላይ 20 ሄክታር ቀንሶ መስጠት ተገቢ እንዳልሆነ ገልጿል መብቱ ሊከበርለትና ሊታይለት የሚገባው ደግሞ በወቅቱ በስራ ላይ የነበረው የፌዴራል ደንብ ቁጥር 18296 እና በክልሉ ደንብ ቁጥር 862007 መሰረት መሆኑን በማውሳትም ተከራክሯል በመሆኑም ተበዳሪ ተቋሙ የባንኩን ብር ከፍሎ መጨረሱ ሳይረጋገጥ በዋስትና ከተያዘው ቦታ ላይ መቀነስ እንደማይቻልም አስረድቷልየክልሉ ማእድን ሀብት ልማት ኤጀንሲ ያለ ባንኩ ፈቃድና ስምምነት ከቦታው ቀንሶ ለሌላ ተቋም ለመስጠት መወሰኑ በመብቱ ላይ መተኪያ የሌለው ጉዳት እንደሚያደርስበትም ጠቁሟል የክልሉ ማእድን ሀብት ልማት ኤጀንሲ ውሳኔ ተገቢነት የሌለውና የህዝብ ሀብት በሆነው ልማት ባንክ ላይ ከፍተኛ ጉዳት የሚያደርስ መሆኑንም አስምሮበታልጢስ አባይ ኢንተርናሽናል ከተበደረው ገንዘብ ውስጥ 3916104 ብር እዳ እንዳለበት የብድር መክፈያ ጊዜውን እስከ ግንቦት 31 ቀን 2021 አም ያራዘመ በመሆኑ ኤጀንሲው የብድር ዘመኑ እንዳለበፈበት በመጥቀስ ሊከራከር መነሳቱ ተገቢነት የሌለው መሆኑንም አስረድቷል  ተበዳሪው ድርጀት ኤጀንሲውና የእምነበረድ ማእድን ቦታ በተደራቢነት የተሰጠው ቤአኤካ ጠቅላላ ንግድ ድርጅት መካከል ያለው ክርክር ብይን ሳያገኝ ኤጀንሲው ለጢስ አባይ የእግድ ደብዳቤ በመፃፉና ስራውን በማስተጓጎሉ ፍርድ ቤቱ የኤጀንሲው ዋና ዳይሬክተር ቀርበው እንዲያስረዱ ትእዛዝ ሰጥቶ  ነበር ፍርድ ቤቱ ትእዛዝ መስጠቱን ያወቁት ዳይሬክተሩ ከሳሾች አቤቱታቸውን እንዲያነሱ በመጠየቅ እሳቸውም የተፃፈው እግድ ቀሪ እንዲሆን በማድረጋቸውን ፍርድ ቤት ሳይቀርቡ እንደቀሩና ትእዛዙም መታለፉ ታውቋል ፍርድ ቤቱ የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ያቀረበውን ጣልቃ ገብቶ የመከራከር መብት ፈቅዶ በጉዳዩ ላይ ክርክር ከመደረጉ በፊት ፍርድ ቤቱ ስልጣን አለው ወይስ የለውም በሚለው ላይ ብይን ለመስጠት ለመስከረም 26 ቀን 2012 አም ቀጠሮ ሰጥቷል    
https://www.ethiopianreporter.com/article/16712
620
7,589
ዳሰሳ ዘ ማለዳ (መጋቢት18/2012)
ሀገር አቀፍ ዜና
2021-01-04
3220
የኢትዮጵያ አየር መንገድ  በቀጥታ የሚፈፀምን የትኬት ሽያጭ አቆመ የኢትዮጵያ አየር መንገድ በቀጥታ የሚፈፀምን የትኬት ሽያጭ ማቆሙን ያስታወቀ ሲሆን ለየትኛውም ጉዞ የሚፈፀምን የትኬት ሽያጭ በኢንተርኔት አማካኝነት እንደሚሰጥ ገልጿልእርምጃው እየተስፋፋ የመጣውን የኮቪድ19 ስርጭትን ለመግታት በማለም የተወሰደ እንደሆነ የተገለፀ ሲሆን በዚህም የትኬት መሸጫ ቢሮዎች ከፊታችን ሰኞ መጋቢት212012  ጀምሮ ለጊዜው ይዘጋሉ ብሏልደንበኞችም አገልግሎቱን አየር መንገዱ ባዘጋጃቸው የሞባይል መተግበሪያዎችና በባንኮች ማግኘት እንደሚችሉም ተነግሯል ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት የኮቪድ19 ለመከላከል የክልሉ መንግስት ያወጣውን መመሪያ በማይተገብር ሀላፊ ላይ እርምጃ እንደሚወስድ የአማራ ክልል ርእሰ መስተዳድር ተመስገን ጥሩነህ አስጠነቀቁ ርእሰ መስተዳድሩ ዛሬ መጋቢት182012  ከካቢኔ አባሎቻቸውጋር ባደረጉት ምክክር የተለዩ ሰራተኞች ከስራ ተገልለው እንዲቆዩ የሚለውን መመሪያ በተለያዩ ምክንያቶች እየተገበሩ አይደለም ብለዋልዶቼቨለ በኢትዮጵያ ለኮቪድ19 የሚሆን መድሀኒት እየተሰራ መሆኑን የኢኖቬሽንና ቴክነሎጂ ሚኒስትር አብርሀም በላይ ዶር ኢንጂነር ለአዲስ ማለዳ አረጋገጡ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር አብርሀም በላይ ዶር ኢንጂ የጤና ጥበቃ ሚኒስትር  ሊያ ታደሰና  ዶር ከኢትዮጵያዊያን የባህል ሀኪሞች ጋር እና የህክምና ተመራማሪዎች ጋር በመሆን የአገር በቀል እውቀቶችን በሳይንሳዊ ሂደቶች በማሳለፍ ለኮቪድ 19 ህክምና የተዘጋጀውን መድሀኒት ጥቅም ላይ ለማዋል የሚያስችላቸውን ስራ በመስራት ላይ እንደሆነም ከሚኒስቴሩ የተገኘ መረጃ ያመለክታልአዲስ ማለዳ የኮቪድ19  ስርጭትን ለመከላከል የወጡ መመሪያዎችን በማይተገብሩ ዜጎች ላይ ከዛሬ መጋቢት 182012 ጀምሮ እርምጃ ይወሰዳል ሲል ፌደራል ፖሊስ ገለፀየቫይረሱን ስርጭት  ለመከላከል መንግስት ያወጣቸውን መመሪያዎች በአግባቡ በማይተገብሩ ዜጎች ላይ የፌደራል ፖሊስ ተገቢውን ህጋዊ እርምጃ ከዛሬ ጀምሮ መውሰድ ሊጀምር መሆኑን ፋና ብሮድካስቲግ ዘግቧልየፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን ጀኔራል ኮሚሽነር እንደሻው ጣሰው በጉዳዩ ላይ በሰጡት መግለጫ የቫይረሱን ስርጭት ለመግታት መንግስት ዜጎች መጨባበጥን እንዲያቆሙ ርቀትን እንዲያስጠብቁና ስብሰባ እንዲያቆሙ መመሪያ ቢያወጣም በአግባቡ እየተተገበረ አይደለም ብለዋልፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር አንደገለፀው በኢትዮጵያ የኮሮና ቫይረስ ተጠቂዎች ቁጥር 16 ደርሷልዛሬ መጋቢት 182012 በኮቪድ19 በሽታ የተያዙ ተጨማሪ አራት ሰዎች መገኘታቸውን ሚኒስቴሩ በመግለጫ ላይ አስታውቋልበዚህም በቫይረሱ የተያዙ አራት ተጨማሪ ሰዎች በመገኘታቸው በአጠቃላይ በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ቁጥር አስራ ስድስት ደርሷልጤና ሚኒስቴር አዲስ አበባ ከአጎራባች ክልሎች ጋር ባላት እንቅስቃሴዎች ላይ ገደብ ሊጣል እንደሚችል የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ  ታከለ ኡማ ኢንጂነር ተናገሩበከተማችን መግቢያና መውጫዎች በተለይ የወጣቶች ያልተለመደ እንቅስቃሴ ከወትሮው በጨመረ መጠን እያስተዋልን ነው ሲሉም በፌስቡክ ገፃቸው ላይ አስፍረዋል ለጊዜው ጥያቄ ተገቢውን ሁሉ ለማድረግ በምናደርገው ጥረት ወደከተማችን እና በከተማች የሚደረግ እንቅስቃሴን በአንክሮ የምንከታተል መሆኑን ለህዝባችን ጤና እና ደህንነት ጠንቅ ይሆናል ብለን በምንወስን ጊዜም ተገቢውን እርምጃ እንደምንወስድ በመግለፅ እንድትጠነቀቁ አሳስባለሁ ብለዋል በሀሰት የኮቪድ19 አለብኝ በማለት ወደ 8335 የደወለችው የጎንደር ከተማ ነዋሪ በፖሊስ በቁጥጥር ስር ዋለች ወጣቷ በጎንደር ከተማ ቀበሌ 16 በግል ስራ ተቀጥራ የምትሰራ ሲሆን ከአረብ ሀገር በቅርቡ እንደመጣች በመግለፅ የበሽታው ምልክት እንደታየባትና እርዳታ እንደምትሻ ተናግራ ነበር ብሏል የከተማዋ ፖሊስ ይህንን ተከትሎ የክልልና የዞን የጤና ባለሙያዎች ተነጋግረው ልጅቷን ሲያፈላልጉ ስልኳን በመዝጋት ተደብቃ የነበር ቢሆንም በ ጂ ፒ ኤስ ተፈልጋ ተገኝታለች ተብሏልዶቼቨለ 
https://addismaleda.com/archives/10773
398
35,963
የፌዴሬሽን ምክር ቤት ስለ ትግራይ ምርጫ
ሀገር አቀፍ ዜና
September 05, 2020
Unknown
የትግራይ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት የስራ አስፈፃሚ አካላትና የምርጫ ኮሚሽን ምርጫን በሚመለከት ያወጣው የምርጫ አዋጅ ያሳለፏቸው ውሳኔዎችና የፈፀሟቸው ተግባራት ከህገመንግስቱ ጋር የሚቃረኑ መሆናቸውን የፌዴሬሽን ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደው አስቸኳይ ጉባኤ በየነበዚህም መሰረት በህገመንግስቱ አንቀፅ 9 ንኡስ አንቀፅ 1 መሰረት እንዳልተደረጉ የሚቆጠሩ የማይፀኑና ተፈፃሚነት የሌላቸው ናቸው ሲል በሙሉ ድምፅ መወሰኑ ተገልጿልበዚሁ በዛሬው የፌዴሬሽን ምክር ቤት ውሳኔዎች ላይ የትግራይ ክልላዊ መንግስት ቃል አቀባይ ወሮ ሊያ ካሳ ለቪኦኤ በሰጡት ቃል ውሳኔው ምክር ቤቱ በትግራይ ህዝብ ላይ ያለውን የመረረ ጥላቻ ያሳየ ነው ብለዋልከአዲስ አበባና ከመቀሌ የተጠናቀሩትን ዘገባዎች ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ
https://amharic.voanews.com//a/ethiopia-house-of-federation-on-tigray-election-and-reaction-09-05-2020/5572228.html
86
17,517
በትግራይ ክልል ከኮሮና ቫይረስ ጋር በተያያዘ መረጃ ለመለዋወጥ የሚያስችል ነጻ የስልክ መስመር ይፋ ሆነ
ሀገር አቀፍ ዜና
Mar 14, 2020
487
አዲስ አበባ መጋቢት 5 2012 ኤፍ ቢ ሲ በትግራይ ክልል ከኮሮና ቫይረስ ጋር በተያያዘ መረጃ ለመለዋወጥ የሚያስችል ነፃ የስልክ መስመር ይፋ ተደረገየትግራይ ክልል ጤና ቢሮ ሀላፊ ዶክተር ሀጎስ ጎደፋይ በትዊተር ገፃቸው እንዳሰፈሩት ከቫይረሱ ጋር በተያያዘ ያሉ መረጃዎችን ለመለዋወጥ የሚያስችል ነፃ የስልክ መስመር ይፋ ሆኗልበዚህ መሰረት ህብረተሰቡ 6244 ነፃ የስልክ መስመርን ከዛሬ ጀምሮ በመጠቀም ቫይረሱን በሚመለከት መረጃዎችን ማድረስ ይችላል ብለዋልበክልሉ ቫይረሱን ለመከላከል የተለያዩ ስራዎች እየተሰሩ መሆኑንም ሀላፊው አስታውቀዋል
https://www.fanabc.com/%e1%89%a0%e1%89%b5%e1%8c%8d%e1%88%ab%e1%8b%ad-%e1%8a%ad%e1%88%8d%e1%88%8d-%e1%8a%a8%e1%8a%ae%e1%88%ae%e1%8a%93-%e1%89%ab%e1%8b%ad%e1%88%a8%e1%88%b5-%e1%8c%8b%e1%88%ad-%e1%89%a0%e1%89%b0%e1%8b%ab/
69
37,509
በዋግ ኽምራ ዞን የሚገኙ ተፈናቃዮች መንግሥት ትኩረት አልሰጠነም አሉ
ሀገር አቀፍ ዜና
May 24, 2019
Unknown
ተፈናቃዮቹ መንግስት ትኩረት አልሰጠንም ለኢኮኖሚያዊና ስነ ልቦና ጫና ተዳርገናል ይላሉ የክልሉ መንግስት ለተፈናቃዮቹ በቅርቡ እርዳታ እንደሚጓጓዝላቸው አረጋግጧል
https://amharic.voanews.com//a/displaced-eople-wello-5-24-2019/4931700.html
17
12,064
ኢትዮጵያ፡ የፌዴሬሽን ምክር ቤት በትግራይ ምርጫ ላይ ከተወያየ ምን ሊወስን ይችላል?
ሀገር አቀፍ ዜና
5 መስከረም 2020
Unknown
በአገሪቱ ካሉት ምክር ቤቶች መካከል አንዱ የሆነው የፌዴሬሽን ምክር ቤት ከክልሎች የተወጣጡ ተወካዮች በፌደራል ቁልፍ ጉዳዮች ላይ የሚመክርና ውሳኔ የሚያሳልፍ ሸንጎ ነውየስብሰባው ይዘት ምን ሊሆን ይችላልምክር ቤቱ ከዚህ ቀደም ቀርበውለት ከነበሩ ህጋዊ ጉዳዮች ውጪ ከክልሎች አንፃር ጉልህ የሚባሉ ፈታኝ ሁኔታዎች ገጥመውት አያውቁም በዚህ አመት ግን ከኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ጋር በተያያዘ የተከሰተው የምርጫ መራዘም የህግ ትርጓሜን መጠየቁና የትግራይ ክልል በተናተል ምርጫውን ለማካሄድ መወሰኑ የምክር ቤቱን ትኩረት ከጠየቁ ወሳኝ ጉዳዮች መካከል ሆነዋል በመጪው ሳምንት ረቡእ ጳጉሜ 42012 አም የሚካሄደው የትግራይ ክልል ምርጫ ህግን የጣሰ ነው በሚል እንዳይካሄድ የፌዴሬሽን ምክር ቤት የትግራይ ክልልን ቢያሳስብም ክልሉ ምርጫውን ለማከናወን ጫፍ ደርሷል ምክር ቤቱ ፅፎት በነበረው ደብዳቤ ላይ የትግራይ ክልል የተሰጠውን ማሳሰቢያ ሳይቀበል ቀርቶ ህገ መንግስታዊ ስርአቱን አደጋ ላይ በሚጥል ድርጊቱ የሚገፋ ከሆነ የፌዴሬሽን ምክር ቤት በህገ መንግስቱና በሌሎች ህጎች የተሰጠውን ስልጣን ለመተግበር እንደሚገደድ አስጠንቅቆ ነበር እነሆ አሁን ምርጫው ሊካሄድ አራት ቀናት ሲቀሩት ምንም እንኳን የስብሰባው አጀንዳ ምን እንደሆነ የተገለፀ ነገር ባይኖርም የፌዴሬሽን ምክር ቤት ለዛሬ ቅዳሜ ነሀሴ 302012 አስቸኳይ ስብሰባ ጠርቷል የፌዴሬሽን ምክር ቤት ለአባላቱ ባስተላለፈው ጥሪ ላይ 5ኛ የፓርላማ ዘመን 5ኛ አመት የስራ ጊዜ የሚያካሂደው አስቸኳይ ስብሰባ እንደሆነ ከመግለፅ ውጪ ስለአጀንዳው ያለው ነገር ባይኖርም የትግራይ ክልል ግን በዚህ ስብሰባ በክልሉ ውስጥ በሚካሄድ ምርጫ ላይ የሚሰጥን ውሳኔ እንደማይቀበለው ቀድሞ አሳውቋል በተጨማሪም ክልሉን የሚወክሉ ስምንት የፌዴሬሽን ምክር ቤት አባል አስቸኳይ ስብሰባ አጀንዳ ቀድሞ አልደረሰንም በሚል እንደማይሳተፉ ከማሳወቃቸው ባሻገር በፃፉት ደብዳቤ ላይ ይህ አካሄድ የምክር ቤቱን የአሰራርና ስነምግባር ደንብን የሚጥስ ነው ብለዋልበዚህም ሳቢያ አባላቱ ለውይይት የሚቀርበው አጀንዳው ካልደረሳቸው ስብሰባው ላይ ለመሳተፍ እንደሚቸገሩ አሳውቀዋል የትግራይ ክልል በበኩሉ ምርጫውን ለማስተጓጎል የሚወሰድ ማንኛውም እርምጃ ጦርነት እንደማወጅ ይቆጠራል ሲል መግለጫ አውጥቷል ይህንንም በተመለከተ የህወሀት ስራ አስፈፃሚ አባላት የሆኑት አቶ አስመላሽ ወልደስላሴ ከሚደረገው አስቸኳይ ስብሰባ በእነሱ በኩል ምን የሚሰጋቸው ነገር እንዳለ ተጠይቀው እንደዚህ አይነት አሰራር ስላልተለመደ እንጂ የቅዳሜው አስቸኳይ ስብሰባ አያሰጋንም ሲሉ ለቢቢሲ ተናግረዋልአክለውም የምክር ቤቱ አባላት የሚወያዩበትን አጀንዳ ሳያውቁ አይሄዱም በማያውቁት አጀንዳ ለመሳተፍ ምን ሊያደርጉ ትሄዳሉ ሲሉ ጠይቀዋል ስብሰባው ዲሞክራሲያዊ ክርክር የሚካሄድበትና የተለየ ሀሳብ የሚቀርብበት መድረክ ይሆናል ብለን አናምንም ለዚህ ነው አንደሄድም ያሉትየፌዴሬሽን ምክር ቤት የህዝብ ግንኙነት ባለሙያው አቶ ካሳሁን በቀለ በበኩላቸው አስቸኳይ ስብሰባው በተያዘለት ቀን እንደሚካሄድ አረጋግጠው ነገር ግን ለአባላት የአስቸኳይ ጊዜ አጀንዳን ማሳወቅ ግዴታ አይደለም ሲሉ ለቢቢሲ በሰጡት ቃል ተናግረዋልአጀንዳው ምን እንደሆነ አልተገለፀም በፊትም ቢሆን አይገለፀም አባላቱ ወደ ስብሰባው ልክ ሲገቡ አጀንዳው ይበተናል በአፈጉባኤ የተጠራ ስብሰባ ስለሆነ እንደዚህ ነው የሚደረገው ሲሉ ከዚህ በፊት የነበረውን ሁኔታ ይገልፃሉ ባለሙያው አክለው ይህ አሰራር ከዚህ በፊት የነበረ ነው አዲስ ነገር አይደለም ይላሉ አቶ ካሳሁን የስነምግባር ደንቡ ላይ አጀንዳውን ሊገልፅ ይችላል እንጂ ይገደዳል አይልም ሲሉ የትግራይ ክልል የፌዴሬሽን ምክር ቤት አባላት ያነሱትን የደንብ ጥያቄ የግዴታ አለመሆኑን ጠቅሰዋል በዚህ አገላለፅም ሊገልፅ ይችላል ማለት ላይገልፅም ይችላል ማለት ነው በሌላ ቋንቋብዙዎች የቅዳሜው የፌዴሬሽን ምክር ቤት አስቸኳይ ስብሰባ ከመጪው የትግራይ ክልል ምርጫ ጋር ግንኙነት ሊኖረው ይችላል ሲሉ ግምታቸውን ያስቀምጣሉ ነዋሪነታቸውን ኔዘርላንድስ ያደረጉት የአስተዳደርና ዴሞክራዊ አማካሪ የሆኑት አደም ካሴ ዶር ከባድ ውሳኔ ተላለፈ ከተባለ ምክር ቤቱ የፌዴራል መንግስቱ ጣልቃ እንዲገባ ሊያዝ ይችላል ይላሉ ለመሆኑ ጣልቃ መግባት ማለት ምን ማለት ነውእንግዲህ ከባድ የሚባለው ወታደራዊ ጣልቃ ገብነት ነው ይህ ሊሆን የሚችልበት አጋጣሚ አለ ከዚያ ባነሰ ግን ከበጀት ጋር የተገናኘ ውሳኔ ሊወሰን ይችላል አሊያም በትግራይ ክልል ባለስልጣናት ላይ ማእቀብ ሊጥል ይችላልምሁሩ ከላይ የተጠቀሱት ሀሳቦች በሊሆኑ ይችላሉ መታየት እንዳለባቸው እንጂ ይሆናል ማለት እንዳልሆነ ያሳስባሉ ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ ምርጫውን ህወሀት እስካሸነፈ ድረስ ችግር የለበንም የሚል እንድምታ ያለው ንግግር አድርገዋል አሁን ባለው ሁኔታ ጦር ሰራዊቱ ጣልቃ ይገባል የሚል እምነት የለኝም ብለዋልየፌዴሬሽን ምክር ቤት ስልጣን በተመለከተ አደም ዶር ሰፊ እንደሆነ አውስተው ዋናው ጥያቄ ህገመንግስቱን ይንዳል አይንድም የሚለው እንደሆነ ይናገራሉ ያደርገዋል አያደርገውም የሚለው ጥያቄ እንዳለ ሆኖ ከመቻል አንፃር ግን ሊወስዳቸው የሚችሉ ብዙ እምርጃዎች አሉፌዴሬሽን ምክር ቤት አንድን ግለሰብ ወንጀል ፈፅሟል ብሎ ባይልም ፌዴራል መንግስቱ አስፈላጊውን እርምጃ እንዲወስድ ግን ሊያዝ ይችላሉ ይላሉ አደም ዶር ፌዴራል መንግስቱ ደግሞ የትግራይ ክልል ውሳኔ ህገመንግስቱን አደጋ ላይ ጥሏል ብሎ ከፈረጀ ግለሰቦችን ሊከስ ይችላል ሲሉም አክለው ያስረዳሉ የትግራይ ክልል ተወካዮች ከፌዴሬሽን ምክር ቤት አስቸኳይ ስብሰባ መቅረታቸው ውሳኔውን ያልተሟላ ሊያደርገው ቢችልም ሌሎች ተወካዮች በጠቅላላ ስብሰባው ላይ ከተገኙ ስምንቱ የትግራይ ክልል አባላት መቅረታቸው ምላተ ጉባኤውን ኳረም አያጓድለውም ይላሉ በህገ መንግስቱ መሰረት የፌዴሬሽን ምክር ቤትን ውሳኔ የፌዴራል መንግስቱ የማስፈፀም ግዴታ አለበት የሚሉት አማካሪው ፌዴራል መንግስቱ ሀላፊነቱን አለመወጣቱ እንደ ወንጀል ሊታይ ይችላል ይላሉ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አመቱ ሊጠናቀቅ ጥቂት ቀናት በቀሩበትና ቀደም ሲል መካሄድ የለበትም ብሎ የማስጠንቀቂያ ደብዳቤ የፃፈበት በትግራይ ክልል ምርጫ ሊካሄድ ተቃረበበት ጊዜ የጠራው ስብሰባ አጀንዳው ባይገለፅም የምርጫው ጉዳይ አንዱ ሊሆን እንደሚችል ተገምቷል ከ27 ሚሊዮን በላይ የክልሉ ነዋሪ ለመምረጥ መመዝገቡ በተነገረበት በትግራይ ክልል ውስጥ በተናጠል በሚካሄደው ምርጫ ላይ የክልሉ ገዢ ፓርቲ የሆነውን ህወሀትን ጨምሮ አምስት ፓርቲዎች በተፎካካሪነት ቀርበዋል
https://www.bbc.com/amharic/news-54032417
702
19,750
አዋሽ ባንክ ለህዳሴ ግድብ ግንባታ የ25 ሚሊየን ብር ቦንድ ገዛ
ቢዝነስ
Aug 20, 2020
236
ባንኩ የታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታው ከተጀመረበት ጊዜ አንስቶ ቦንድ በመግዛትና ገንዘብ በመለገስ አስፈላጊውን የፋይናንስ ድጋፍ እያደረገ እንደሚገኝ አስታውቆ ፕሮጀክቱ ላይም የራሱን አሻራ እያኖረ መበሆኑ እንደሚያስደስተው ገልጿልስለሆነም ልክ እንደ ከዚህ በፊቱ ሁሉ ግድቡ ተጠናቆ ለኢትዮጵያ ኢኮኖሚያዊ እድገት የድርሻውን እንዲያበረክት በባንኩ የዳይሬክተሮች ቦርድና የስራ አመራር ውሳኔ መሰረት የፋይናንስ ድጋፍ ለማድረግ 25 ሚሊየን የቦንድ ግዢ ማከናወኑን ከባንኩ ያገኘነው መረጃ ያመለክታልFBCየዜና ሰአት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዜናዎችን በፍጥነት በአጭር የፅሁፍ መልእክት መልክ በስልክዎ ላይ እንዲደርስዎ ወደ 8111 OK ብለው ይላኩ
https://www.fanabc.com/%e1%8a%a0%e1%8b%8b%e1%88%bd-%e1%89%a3%e1%8a%95%e1%8a%ad-%e1%88%88%e1%88%85%e1%8b%b3%e1%88%b4-%e1%8c%8d%e1%8b%b5%e1%89%a5-%e1%8c%8d%e1%8a%95%e1%89%a3%e1%89%b3-%e1%8b%a825-%e1%88%9a%e1%88%8a%e1%8b%a8/
79
3,035
የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤትየተማሪዎች ምገባ ኤጀንሲን ለማቋቋም የወጣውን ረቂቅ አዋጅ አጽድቋል
ሀገር አቀፍ ዜና
January 25, 2020
22
ለካቢኔ አባላትና ለቦርድ አመራሮችም ሹመት ሰጥቷልአዲስ አበባ የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት ባካሄደው 7ኛ አመት የስራ ዘመን 2ኛ መደበኛ ጉባኤው የተማሪዎች ምገባ ኤጀንሲን ለማቋቋም የወጣውን ረቂቅ አዋጅ በሙሉ ድምፅ አፅድቋል ምክር ቤቱ ለካቢኔ አባላትና ለቦርድ አመራሮችም ሹመት ሰጥቷል የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ወይዘሮ አበበች ነጋሽ ትናንት በፌዴሬሽን ምክር ቤት የተደረገውን ስብሰባ አስመልክተው ባደረጉት የመክፈቻ ንግግር የከተማ አስተዳደሩ የሚሰጣቸው አገልግሎቶች ሀብረተሰቡን ተጠቃሚ ያደረጉ መሆናቸውን ጠቅሰው የተማሪዎች ምገባ መርሀ ግብርም በተቋም ደረጃ እንዲመራ ማድረጉ ይህንኑ ታሳቢ ያደረገ ነው ብለዋል የምክር ቤቱ አባልና የሴቶችና ህፃናት ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ ወይዘሮ ሂሩት አፅብአ የውሳኔ አሳቡን ባቀረቡበት ወቅት እንደገለፁት አዋጁን ማፅደቅ ያስፈለገው በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ባለቤትነት የሚተዳደሩ የመንግስት ትምህርት ቤቶች የተጀመረውን የተማሪዎች የምገባና የትምህርት መርጃ መሳሪያዎች አቅርቦት ስርአት ተቋማዊ በሆነ መልኩ ለመምራት በማስፈለጉ ነው የተማሪዎችን የትምህርት አቀባበል የምግብ እጥረትና የጤና ችግር ለመቅረፍ ያግዛል ተሳትፏቸውን ለማሳደግና በችግር ምክንያት ትምህርታቸውን እንዳያቋርጡ ያስችላል ከምክር ቤቱ አባላት በተሰጡ እስተያቶችም የተማሪዎች ምገባ ኤጀንሲ አዋጅ መፅደቁ የመማር ማስተማሩን ሂደት ለማገዝ አስተዋፅኦ እንደሚያበረክትና ለትምህርት የሚሰጠውን ክብር እንደሚያሳድግ ተገልጧልየተማሪዎችን የአመጋገብ ልዩነት መፍታት የሚደርስባቸውን የስነልቦና ጫና ለመቅረፍም የሚያስችል ነው ተብሏል በዚህም መሰረት ተጠሪነቱ ለከንቲባው የሆነ አንድ ቦርድ እንዲቋቋምና የምገባ ስርአቱን በባለቤትነት እንዲመራ የቀረበው ረቂቅ አዋጅ በሙሉ ድምፅ ፀድቋል በሌላ በኩል ምክር ቤቱ የአስራ ዘጠኝ የቢሮ ሀላፊዎችና የሀያ አንድ የቦርድ አባላት ሹመትንም አፅድቋል የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ ኡማ ሹመቱ የተሰጠበትን ምክንያት ሲያስረዱም የከተማውን ህዝብ በቅንነትና በሀላፊነት ለማገልገል የተገባውን ቃል ለመፈፀም እንደሆነ ጠቅሰዋል የአንድ አመት ከስድስት ወር ጉዞም በአንድ በኩል በስኬት የታጀበ በሌላ በኩልም በፈተናዎች ውስጥ ያለፈ እንደነበር አስታውሰዋል እንደከንቲባው ገለፃ እስከ አሁን በነበረው ሂደት ከከተማዋ ነዋሪዎች አበረታች ሀሳቦች ተሰጥተዋል ይህንንም አጠናክሮ ለማስቀጠልና ክፍተቶችን ለመድፈን የስራ ልምድና የትምህርት ዝግጅትን መሰረት ያደረገ ሹመት ለመስጠት አስገድዷል ብለዋል በሹመት አሰጣጡ ላይ አስተያየት የሰጡ የምክርቤት አባላት ከስድስት ወር በፊት በስራ አፈፃፀማቸው የተመሰከረላቸው የቢሮ ሀላፊዎች ያለምክንያት ከሀላፊነታቸው መነሳታቸው ተገቢ እንዳልሆነና ህጋዊ መሰረት የሌለው አካሄድ እንደሆነ ቅሬታቸውን አሰምተዋል በተሰጠው ምላሽም ከቦታቸው የተነሱ ባለስልጣኖች አንዳንዶቹ ለተሻለ ስራ የታጩ እንደሆኑና አንዳንዶቹ ያሳዩት አፈፃፀም ዝቅተኛ በመሆኑ እንደሆነ ተገልጿል በዚህም ምክንያት የካቢኔ ሹመቱ በ79 ድጋፍ በሶስት ተቃውሞና በ7 ድምፀ ተሀቅቦ ፀድቋል የተማሪዎች ምገባ ኤጀንሲን በተቋም ደረጃ ለመምራት እንዲያስችልም በበጎ አድራጎት ስራና በተመሳሳይ ዘርፍ ከትምህርት ስራው ጋር ቀረቤታ ያላቸው የሀብረተሰብ ክፍሎች በቦርድ አባልነት ተመርጠዋል ኮሚቴዎቹ ከሀማኖት ተቋማት ከአርቲስቶች ከጋዜጠኞች ከዩኒቨርሲቲ ምሁራንና ከተለያዩ የሀብረተሰብ ክፍሎች የተመረጡ ናቸው መደበኛ ስብሰባው የተለያዩ አጀንዳዎችን የያዘ ሲሆን አምስት ሪፖርቶች የሚቀርቡበትና ሶስት አዋጆችም የሚፀድቁበት እንደሆነ ታውቋልስብሰባው ዛሬም ይቀጥላልአዲስ ዘመን ጥር 162012ኢያሱ መሰለ
https://www.press.et/Ama/?p=26090
377
44,536
ሚኒስቴሩ የደረሱ ሰብሎችን በፍጥነት ለመሰብሰብ ማሽኖች እየተሠማሩ መሆኑን አስታወቀ
ቢዝነስ
November 22, 2017
Unknown
በአማራ ክልል  በመኸር ወቅት  የተዘሩና  ለምርት  የደረሱ  ሰብሎችን በፍጥነት  ለመሰብሰብ  የግል ኩባንያዎች  የአጨዳና የመውቂያ  ማሽኖች  እንዲሰማሩ  እያደረገ መሆኑን  የእርሻና ተፈጥሮ ሀብት ሚኒስቴር አስታወቀ    በሚኒስቴሩ የሰብል ምርት ዳይሬክተር አቶ ኢሳያስ ለማ ለዋልታ እንደገለፁት ከግል ባለሀብቶችና ኩባንያዎች  ጋር  በመተባባር   የማጨጃና የመውቂያ  ማሽኖች በአማራ  ክልል  የደረሱ ሰብሎችን የመሰብሰብ አገልግሎትን  እንዲሰጡ እያደረገ  ይገኛል እንደ አቶ ኢሳያስ ገለፃ  በተለይ  በአርሲ አካባቢ የሚገኙ የማጨጃና የመውቂያ ማሽኖች  በአማራ ክልል  የደረሰውን ከፍተኛ   የሰብል ምርት   በአጭር  ጊዜ  ሰብስበው እንዲያጠናቅቁ በተቀናጀ ሁኔታ  የማሰማራት ስራ እየተከናወነ ነው     ዘመናዊ ማሽኖችን በመጠቀም ምርትን መሰብሰብ የምርት ብክነትን ከመቀነሱም በላይ አርሶ አደሩ ምርትን ለመሰብሰብ የሚፈጅበትን ጊዜ  እንደሚቀንስለት  አመልክተዋል ሚኒስቴሩ የአርሶ አደሩን የደረሱ ሰብሎች  በአጫዳና መውቂያ  ማሽኖችን  አማካኝነት ከተሰበሰበ  በኋላ  የማሽኖቹ   ባለንብረት  የሆኑት  የግል ኩባንያዎች  ለሰጡት አገልግሎት  ተመጣጣኝ ክፍያ እንዲፈፀም ይደረጋል ነው ያለው        የእርሻና ተፈጥሮ ሀብት ልማት ሚኒስቴር  በአማራና በትግራይ ክልል  ከ 70 እስከ 80 በመቶ የሚደርሰው የሰሊጥ ምርትን መሰብሰቡን  መግለፁ ይታወሳል  ኢትዮጵያ  በዘንድሮ የበጀት አመት ከሰብል የወጪ ንግድ  1 ቢሊዮን የአሜሪካ ዶላር ገቢ ለማግኘት ማቀዷ ይታወቃል ትርጉምበሰለሞን ተስፋዬ
https://waltainfo.com/am/23349/
156
26,985
ከፍተኛ ሊግ | ኢኮሥኮ ተጨማሪ ተጫዋቾችን አስፈረመ
ስፖርት
November 30, 2020
Unknown
በርከት ያሉ ተጫዋቾችን ከሳምንታት በፊት አስፈርሞ የነበረው ኢኮስኮ ተጨማሪ አራት ተጫዋቾችን አስፈርሟልአሰልጣኝ ዳንኤል ገብረማርያምን በዋና አሰልጣኝነት የሾመው የምድብ ለ ተወዳዳሪዌ ኢኮስኮ ከሳምንት በፊት በርካታ አዳዲስ እና ነባር ተጫዋቾችን ያስፈረመ ሲሆን አሁንም ተጨማሪ አራት ተጫዋቾች ከተለያዩ ክለቦች ወደ ስብስቡ ቀላቅሏል የራስወርቅ ተረፈ ግብ ጠባቂ ከአክሱም ይገርማል መኳንንት ግብ ጠባቂ ከአውስኮድ መላኩ ተፈራ ተከላካይ ከአውስኮድ እና ፍፁም ግርማ አማካይ ከወልቂጤ አዲሶቹ ፈራሚዎች ናቸው ሶከር ኢትዮጵያ 
https://soccerethiopia.net/football/61762
63
6,022
የህዳሴ ግራንድሞል አክሲዮን ባለድርሻዎች፣ ተጭበርብረናል አሉ
ሀገር አቀፍ ዜና
Saturday, 30 May 2020 11:54
11185
  በ6 ወር ስራ ይጀምራል የተባለው ኩባንያ በ3 አመት ሙሉ የውሀ ሽታ ሆኗል ከ3 አመት በፊት የተመሰረተው ህዳሴ ግራንድ ሞል አክሲዮን ማህበርን ለማቋቋም ከእያንዳንዳቸው የተሰበሰበው ገንዘብ የት እንደደረሰ እንደማያውቁና ህጋዊ የአክሲዮኑ ባለቤት መሆን የሚችሉበትን ውልም እስከ ዛሬ መዋዋል እንዳልቻሉ ባለአክሲዮኖች ገለፁ ገንዘባችንን ተጭበርብረናል በ6 ወር ውስጥ ወደ ስራ ይገባል ተብሎ የነበረው ድርሻ የገዛንበት ኩባንያም ላለፉት 3 አመታት የውሀ ሽታ ሆኖ ቀርቷል ሲሉ ለአዲስ አድማስ የተናገሩት ባለ አክሲዮኖቹ የአክሲዮን ሽያጩን ያከናወኑ ግለሰቦችንም በቢሮአቸው ማግኘትና ጉዳዩ የደረሰበትን እንኳ ማወቅ አልቻልንም ሲሉ ቅሬታቸውን ገልፀዋል ከ3 አመት በፊት ህዳሴ ግራንድሞል አክሲዮን ሲመሰረት እያንዳንዳቸው ከ2 መቶ ሺህ ብር በላይ በመክፈል የአክሲዮን ድርሻ መግዛታቸውን የሚገልፁት ቅሬታ አቅራቢዎች ገንዘባቸውን በባንክ ገቢ ካደረጉ በኋላ ግን አደራጆቹን እስከ ዛሬ ማግኘት እንዳልቻሉና የባለአክሲዮኖች ስብሰባም ተደርጐ እንደማያውቅ ተናግረዋል የአክሲዮን ድርሻ የገዛንበትን ደረሰኝ ብቻ በእጃችን ይዘን ተቀምጠናል የሚሉት ቅሬታ አቅራቢዎች በህጉ መሰረት ወደ ውልና ማስረጃ ሄደን የአክሲዮኑ ድርሻ ባለቤቶች መሆናችንን የሚያረጋግጥ ፊርማ መፈረም ሲገባንም እስካሁን ያንን ማድረግ አልተቻለም ብለዋል በአሁኑ ወቅት ገንዘቡ ይኑር አይኑር የምናውቀው ነገር የለም ያሉት አቤቱታ አቅራቢዎቹ በ6 ወር ይጠናቀቃል ለተባልነው ኩባንያ እውን መሆን 3 አመት ታግሰን መፍትሄ በማጣታችን በቅርቡ ክስ ለመመስረት ዝግጅት እያደረግን ነበር የኮሮና ወረርሽኝ ስጋት አደናቀፈን እንጂ ብለዋል ገንዘቡን የሰበሰቡ አካላት አክሲዮኑን እያደራጀን ነው ከአዲስ አበባ አስተዳደር መሬት እየጠየቅን ነው ታገሱ የሚል ምላሽ በተወካዮቻቸው አማካይነት ሲሰጧቸው እንደቆዩ የሚገልፁት የአክሲዮን ባለድርሻዎቹ አክሲዮኑን በሚያደራጁበት ወቅት ግን በ6 ወር የሚያልቅ መሆኑንና መሬቱም መዘጋጀቱን እንደነገሯቸው ለአዲስ አድማስ ጠቁመዋል ገንዘባችን ለ3 አመታት አየር ላይ ቀርቶብናል የሚሉት አቤቱታ አቅራቢዎቹ መንግስት ጣልቃ ገብቶ ገንዘባችንን ያስመልስልን ሲሉ ጠይቀዋል የአክሲዮን ማህበሩ ስራ አስኪያጅ አቶ ሸምሰዲን አብዱራህማን በበኩላቸው ኩባንያው እውን የሚሆንበት ጊዜ ዘግይቷል የሚለው የባለአክሲዮኖች ቅሬታ ተገቢነት ያለው መሆኑን ነገር ግን መዘግየት ያጋጠመው ለከተማ አስተዳደሩ በየጊዜው የሚቀርቡ የመሬት ጥያቄዎች ፈጣን ምላሽ ባለማግኘታቸው ነው ይላሉ መንግስት ፕሮጀክቱን በቀናነት ተመልክቶ ሊረዳን ዝግጁ ነው ነገር ግን የባለስልጣናት መቀያየር ሂደቱን አዘግይቶብናል የሚሉት አቶ ሸምሰዲን ባለአክሲዮኖች ጉዳዩን በትእግስት እንዲጠባበቁ ጠይቀዋል የባለአክሲዮኖች ገንዘብ የተሰበሰበው በዝግ አካውንት መሆኑን የገለፁት ስራ አስኪያጁ ገንዘባችን የት እንደደረሰ አናውቅም የሚለው ቅሬታ ሊነሳ የሚችል አይደለም ብለዋል እስካሁን ገንዘባችን ይመለስ የሚል ጥያቄ ከባለአክሲዮኖች በይፋ ቀርቦ እንደማያውቅ ጠቁመው እንዲህ ያለ ጥያቄ የሚቀርብ ከሆነም ጉዳዩ በጠቅላላ ጉባኤ ውሳኔ የሚያገኝ እንጂ በስራ አስኪያጆች የሚወሰን አይደለም ብለዋል እኛ ከቢሮአችን የትም ሄደን አናውቅም ቢሮም የቀየርነው ቀድሞ የነበርንበት ዋጋው ውድ በመሆኑ ነው ያሉት ስራ አስኪያጁ ተሰውረውብናል የሚለውም መሰረተ ቢስ ቅሬታ ነው የትም አልሄድንም ብለዋል ባለድርሻዎች የአክሲዮን ባለቤትነታቸውን የሚያረጋግጥ ፊርማ ማስፈረም ያልተቻለውም በሰው ሀይል እጥረት መሆኑን አቶ ሸምሰዲን አብዱራህማን ገልፀዋል  
https://www.addisadmassnews.com/index.php?option=com_k2&view=item&id=25433:%E1%8B%A8%E1%88%85%E1%8B%B3%E1%88%B4-%E1%8C%8D%E1%88%AB%E1%8A%95%E1%8B%B5%E1%88%9E%E1%88%8D-%E1%8A%A0%E1%8A%AD%E1%88%B2%E1%8B%AE%E1%8A%95-%E1%89%A3%E1%88%88%E1%8B%B5%E1%88%AD%E1%88%BB%E1%8B%8E%E1%89%BD%E1%8D%A3-%E1%89%B0%E1%8C%AD%E1%89%A0%E1%88%AD%E1%89%A5%E1%88%A8%E1%8A%93%E1%88%8D-%E1%8A%A0%E1%88%89&Itemid=180
373
17,728
ዓለም አቀፍ የሰብዓዊ መብት መስፈርቶችን በፖሊስ የስልጠና ስርዓት ትምህርት ማካተት በሚቻልበት ሁኔታ ውይይት ተካሄደ
ሀገር አቀፍ ዜና
Feb 26, 2020
130
ኮሚቴው የፖሊስ ስልጠና ስርአተ ትምህርትን የበለጠ ለማሻሻል እና የአለም አቀፍ የሰብአዊ መብት መስፈርቶችን ለፖሊስ አባላት ለማስተዋወቅ እና ለመተግበር የሚደረጉ ጥረቶችን እንደሚደግፍ አስታውቋልበተጨማሪም ተሳታፊዎቹ በተዘጋጀው ረቂቅ የመግባቢያ ሰነድ ላይ መምከራቸውን ከኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር ያገኘነው መረጃ ያመለክታልየመግባቢያ ሰነዱ በአለም አቀፍ ቀይ መስቀል ኮሚቴ እና በፖሊስ የስልጠና ማእከላት መካከል ያለውን የስራ ግንኙነት በማጠናከር ተቋማዊ እና ዘላቂ ያደርገዋል ተብሎ ይጠበቃልትኩስ መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የቴሌግራም ገፃችንን ሰብስክራይ ያድርጉ
https://www.fanabc.com/%e1%8b%93%e1%88%88%e1%88%9d-%e1%8a%a0%e1%89%80%e1%8d%8d-%e1%8b%a8%e1%88%b0%e1%89%a5%e1%8b%93%e1%8b%8a-%e1%88%98%e1%89%a5%e1%89%b5-%e1%88%98%e1%88%b5%e1%8d%88%e1%88%ad%e1%89%b6%e1%89%bd%e1%8a%95/
64
1,337
“ስብሃት ነጋና ግብረአበሮቹ በቁጥጥር ስር መዋል ግፈኞች መጨረሻቸው ውርደት መሆኑን የሚያሳይ ነው”- አርቲስት ደበበ እሸቱ
ሀገር አቀፍ ዜና
January 13, 2021
46
 እስማኤል አረቦ አዲስ አበባ ከ30 አመታት በላይ በኢትዮጵያ ፖለቲካ ላይ ፈላጭ ቆራጭ ሆነው የኖሩት አቶ ስብሀት ነጋና ግብረአበሮቻቸው በቁጥጥር ስር መዋል ግፈኞች  መጨረሻቸው ውርደት መሆኑን የሚያሳይ እንደሆነ አርቲስት ደበበ እሸቱ አስታወቀ አርቲስት ደበበ እሸቱ በተለይ ለአዲስ ዘመን ጋዜጣ እንዳስታወቀው በ1997 አም በመነበረው የፖለቲካ ተሳትፎ እና በፖለቲካ አመለካከቱ ምክንያት በህውሀት ቡድን በርካታ መከራና ስቃይ ደርሶበታልእነዚህ ሰዎች በሰው ልጅ ላይ ያልፈፀሙት በደል የለም የሚለው አርቲስት ደበበ በምድር ላይ ያሉ ክፉ ስራዎችን በሙሉ ሰርተዋል በእስር ላይ በነበርኩበት ጊዜ የሰው ልጅ ላይ ሊደርስ የማይገባው ሰብአዊነትን ሽረው ማንነትን አስረስተው እቃ አድርገው በደል ፈፅመውብኛል ሲል የከፋ በደል እንዳደረሱበት አመልክቷል አርቲስቱ እስር ቤት ውስጥ በነበሩ ሰዎች ላይ ሲፈፅሙ የነበረውን በደል ሲያብራራም ሲፈልጉ ያስተኙሀልሲፈልጉ ይረማመዱብሀል ሲፈልጉ ይደበድቡሀልሲፈልጉ ይረግጡሀል ሲፈልጉ በሰደፍ ይመቱሀል ባዶ መሬት ላይ ያስተኙሀል በአጠቃለይ ሰብአዊነት የተባለ ነገር ያልፈጠረባቸው ናቸው ብለዋልሰው መሆንህን እንድትረሳና ምንም እንዳልሆንክ እንድትቆጥር ለማድረግ የማይሰሩት ግፍ እንደሌለ የሚናገረው አርቲስቱ በኢትዮጵያ ባህልና ወግ የተጠሉ ነገሮችን በዜጎች ላይ መፈፀማቸውንም ጠቁመዋልነገሩን ማስታወስ ባልፈልግም ከቃሊቲ ወጥቼ ማእከላዊ በገባሁበት ጊዜ የደረሰብኝን እስከመቼውም አልረሳውም አሁን ሳስበው ይዘገንነኛል እንደሰው ሳይሆን እንደከበት እየነዱ ነበር ማእከላዊ ያጎሩን የሀሰት ቃል ለማናዘዝም ቡና ውስጥ የእንቅልፍ ኪኒን በመስጠት ሰው በቁሙ እንዲቃዥ ያደርጉ ነበር መውጫ ቀዳዳ በሌሌው ጉድጓድ ውስጥ በማሰር እስረኛው ከሰው ጋር እንዳይገናኝና እዚያው እንዲፀዳዳ በማድረግ በመጥፎ ሽታ እንዲሰቃይ ያደርጉ ነበር ብሏል አሁን እያየን ያለነው እውነት ሁልጊዜም ቢሆን አሸናፊ መሆኑን ነው የሚለው አርቲስት ደበበ እነዚህ ሰዎች ላለፉት ከ30 አመታት በላይ ኢትዮጵያን እንደፈለጉ ሲሸርቧትሲግጧትሲወጡ ሲወርዱባትሲያዙባትሲያስሩ ሲገድሉባት የኖሩ ቢሆንም የቡድኑ አባላት ተጎሳቁለውና ከስተው በህግ ጥላ ስር ወድቀው ማየቴ ግፈኞች የጊዜ ጉዳይ ካልሆነ በቀር ከፍትህ የማያመልጡ መሆኑን እንድረዳ አድርጎኛል ሲል ተናግሯልእነዚህ ሰዎች በዚህ መልኩ ተዋርደው በቁጥጥር ሲል እስኪውሉ ድረስ የኢትዮጵያ መንግስትና ህዝብ ትእግስት ማድረጋቸው ውጤቱን ጣፋጭ እንዳደረገው የተናገረው አርቲስቱ እኔ እንደ አንድ ሰው ማየት የምፈልገው እነዚህ ሰዎች በመገናኛ ብዙሀን ቀርበው ለሰሯቸው በደሎችና ጥፋቶች በእነሱ መክንያት ለጠፉ ነፍሶችና በየእስር ቤቱ ታጉረው ጥፍራቸው በጉጠት ለተነቀለ ከእንስሳት ጋር ለታሰሩት ለተኮላሹት እንደከብት ለተነዱትና ከሰው በታች ሆነው መፈጠርን በሚያስጠላ ሁኔታ ለተንገላቱ ሰዎች በይፋ ይቅርታ ሊጠይቁ ነው ብሏል አሁን ያለው የፍርድ ሂደት እነሱ እንደነበሩበት የይስሙላ ሳይሆን ትክክለኛ ፍትህ የሚሰጥበት በመሆኑ በፍትህ ፊት ቆመው ለሰሩት ሀጢያት ተገቢውን ፍርድ መቀበል ይገባቸዋል ያለው አርቲስቱ የሰብአዊ መብት መከበር እነሱ እንደነበሩበት ጊዜ በወረቀት ላይ ብቻ የሰፈረ ባለመሆኑ መብታቸው ተከብሮ ፍትህ ሊቀበሉና ከእነሱ ጊዜ በተቃራኒ ኢትዮጵያ ፍትህ የነገሰባት ሀገር መሆኗን በአይናቸው ሊመለከቱ እንደሚገባ አመልክቷል እነሱን ማየት ባልፈልግም እንደዚያ ከስተውና ተጎሳቁለው ሳያቸው የሰው ከንቱነቱ ነው የገባኝ ያለው አርቲስት ደበበ ያሁሉ ጥጋብና እብሪት ግፍና በደል ከስሞ አንድ ጭብጥ ሆነው ሳያቸው ሰው መሆኔን ጠልቻለሁ ብሏልየቡድኑ አባላት ከመንግስትና ከህዝብ የቀረበላቸውን ሽምግልናና ተማፅኖ አሻፈረኝ ብለው በጥጋብና በትእቢት በመቀጠላቸው የውርደትን ማቅ ሊከናነቡ በቅተዋል እኛ ከሌለች ሀገር ትጠፋለች የሚለው ትምክህታቸው በንኖ ጠፍቶ በራሳቸው ስራ እራሳቸው ሊጠፉ መብቃታቸውን አመልክቷልየእነዚህ ሰዎች መያዝ ኢትዮጵያ የጀመረችውን የሰላምየእድገትና የአንድነት ጎዳና ቀና ያደርገዋል ብዩ አምናለሁ የሚለው አርቲስት ደበበ ሁሉም ሰው በነፃነት የሚኖርባትጨቋኝና ተጨቋኝ የሌለባትአሳዳጅና ተሳዳጅ የማይኖርባት ሀገር እንድትኖረን ያስችላል ብዬ አስባለሁ ብሏል አዲስ ዘመን ጥር 5 ቀን 2013  አም
https://www.press.et/Ama/?p=39378
451
11,927
ልደቱ አያሌው፡ ፍርድ ቤቱ ፖሊስ አቶ ልደቱን ካልለቀቃቸው እርምጃ እንደሚወስድ ገለፀ
ሀገር አቀፍ ዜና
19 ጥቅምት 2020
Unknown
የቢሾፍቱ ከተማ ፖሊስ መምሪያ ሀላፊ በአስቸኳይ አቶ ልደቱን እንዲፈታ ካለበለዚያ ግን ችሎቱ እርምጃ እንደሚወስድ ዛሬ የዋለው የምስራቅ ሸዋ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት ማዘዙን ጠበቃ መሀመድ ጅማ ለቢቢሲ ገለፁእንደ አቶ መሀመድ ገለፃ ከሆነ ዛሬ ጥቅምት 9 ቀን 2013 አ ም የምስራቅ ሸዋ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት ወንጀል ችሎት በመቅረብ ምላሽ የሰጡት የቢሾፍቱ ከተማ ፖሊስ መምሪያ ሀላፊ ለቦታው አዲስ መሆናቸውን ያስረዱ ሲሆን የአቶ ልደቱ ክስም ህገ ወጥ መሳሪያ በመያዝ እንደሆነ እንደማያውቁ አስረድተዋል ሀላፊው አክለውም ከኦሮሚያ ፖሊስ ጋር ስለዚህ ጉዳይ ተነጋግሬ እንድመጣ ሌላ ቀጠሮ ይሰጠኝ በሚል ችሎቱን ጠይቀዋልአቶ ልደቱ የዋስትና መብታቸው ተጠብቆ የማይለቀቁ ከሆነ ፍርድ ቤቱ እርምጃ እንደሚወስድ ማስጠንቀቁንም ጠበቃ መሀመድ ለቢቢሲ ተናግረዋልለወራት በእስር ላይ የሚገኙት አቶ ልደቱ የምስራቅ ሸዋ ዞን ፍርድ ቤት በ100 ሺህ ብር በዋስትና ወጥተው ጉዳያቸውን እንዲከታተሉ ወስኖ ነበረ ቢሆንም የቢሾፍቱ መምሪያ ፖሊስ ግን ሳይለቃቸው ቆይቷልበወቅቱም የሰብአዊ መብት ኮሚሽን አቶ ልደቱን በሚመለከት ባወጣው መግለጫ አላስፈላጊ እስር ማስቀረትና የዋስትና መብት ማክብር ያስፈልጋል ሲል ጠይቋል አቶ ልደቱ በአንድ መቶ ሺህ ብር ዋስ ከእስር እንዲወጡ መስከረም 122013 አ ም ትእዛዝ ቢሰጥም እስካሁን አልተፈቱምአቶ ልደቱ ዛሬ ፍርድ ቤት በቀጠሮ የቀረቡት በሶስት ጉዳዮች እንደነበር ጠበቃው ለቢቢሲ አስረድተዋል ከዚህ ቀደም ፍቃድ የሌለው መሳሪያ በመያዝ በሚለው ክስ ላይ የአቃቤ ህግ ምስክሮች ተሰምተው የነበረ መሆኑን አስታውሰው ዛሬ መዝገቡን መርምሮ ለብይን ቀጠሮ ይዞ እንደነበረ ተናግረዋልዛሬ በነበረው ችሎት ላይ የችሎቱ ፀሀፊ በድምፅ መቅጃ ያለውን ተይቦ አለመጨረሱን ማስረዳቱን ይናገራሉሁለተኛው ጉዳይ አቶ ልደቱ የዋስትና መብታቸው ተጠብቆ ይፈቱ ቢባልም የቢሾፍቱ ከተማ ፖሊስ ትእዛዙን ባለመፈፀሙ የኦሮሚያ ፖሊስ ኮሚሸን የቢሾፍቱ ፖሊስ መምሪያን አስገድዶ አቶ ልደቱን እንዲለቅቃቸው ታዝዞ ስለነበር የኦሮሚያ ፖሊስ ትእዛዙን መፈፀም አለመፀፀሙን ለማረጋገጥ ነበርአቶ መሀመድ በዛሬ የፍርድ ቤት ቀጠሮ የኦሮሚያ ፖሊስ ፍርድ ቤት አለመገኘቱን ትእዛዙ መፈፀም አለመፈፀሙን ችሎት ላይ ቀርቦ አለማረጋገጡን ተናግረዋልሶስተኛው ጉዳይ የቢሾፍቱ ከተማ ፖሊስ የፍርድ ቤትን ትእዛዝ አክብሮ ለምን አቶ ልደቱን እንዳልለቀቃቸው ለማጣራት ቀጠሮ ተሰጥቶ እንደነበር አቶ መሀመድ ያስታውሳሉየቢሾፍቱ ከተማ ፖሊስ መምሪያ አዛዥ ችሎት የቀረቡ ሲሆን ከመስከረም 13 በኋላ ተቀይረው ወደ ቢሾፍቱ ከተማ መምጣታቸውን አስረድተዋልተቀይረው ከመጡ በኋላም ስራ ይበዛባቸው እንደነበር በማስረዳት የአቶ ልደቱ ክስ የህገ ወጥ መሳሪያ መያዝ መሆኑን እንደማያውቁ እና ሀገ መንግስቱን በሀይል ለመናድ በመሞከር በሚል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ክስ ስላላቸው አለመለቀቃቸው መረጃ እንዳላቸው ለችሎቱ አስረድተዋልትእዛዙም ቢሆን ሁለቴ እንዳልደረሳቸው ገልፀው ባለማወቃቸው ብቻ የፍርድ ቤቱን ትእዛዝ መፈፀም አለመቻላቸውን አስረድተዋልአቶ ልደቱ በቢሾፍቱ ፖሊስ መምሪያ ስር ቢሆኑም የተያዙት ግን በኦሮሚያ ፖሊስ ኮሚሽን በመሆኑ ከኮሚሹኑ ጋር ተመካክረው ውሳኔ እስከሚሰጡ ድረስ ተለዋጭ ቀጠሮ እንዲሰጣቸው አቤቱታ አቅርበዋልፍርድ ቤቱ ይህንን ከሰማ በኋላ ለችሎቱ ያቀረቡት መልስ አጥጋቢ እንዳልሆነ ገልፆ አቶ ልደቱ በአስቸኳይ እንዲለቅቁ ካልሆነ ግን እርምጃ እንደሚወስድ ትእዛዝ አስተላልፏልየኦሮሚያ ፖሊስ ኮሚሽንም የፍርድ ቤቱን ትእዛዝ ለምን አክብሮ እንዳልቀቀቃቸው ወይንም ለምን እንደማይለቃቸው ቀርቦ ስላላስረዳ በቀጣይ ቀጠሮ ቀርቦ እንዲያስረዳ ትእዛዝ ተሰጥቷልየኦሮሚያ ፖሊስ ኮሚሽን በሚቀጥለው ቀጠሮ ትእዛዙን ፈፅሞ ካልሆነም ያልፈፀመበትን ምክንያት ይዞ እንዲቀርብ አዝዟልየችሎት ፀሀፊውም በድምፅ መቅረጫ ላይ የሚገኘውን የምስክሮች ቃል ተይቦ እንዲጨርስና ከችሎቱ ቀጠሮ በፊት እንዲያቀርብ ታዝዟልአቶ ልደቱ አያሌው ጥቅምት 11 ቀን 2013 አ ም ችሎት ፊት እንዲቀርቡ ተለዋጭ ቀጠሮ ተሰጥቷልጠቅላይ ሚኒስትሩ ዛሬ 5ኛው የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 6ኛ አመት የስራ ዘመን 1ኛ ልዩ ስብሰባ ላይ ፍርድ ቤቶች የሚሰጡትን ማንኛውም ውሳኔ አስፈፃሚው አካል ማክበር እንዳለበት መግለፃቸው ይታወሳልጠቅላይ ሚኒስትሩ አክለውም እኛ ያላከበርነው እና ያልታዘዝነው ፍርድ ቤት ነፃና ገለልተኛ ሆነ ማለት ከንቱ ነው ብለዋል
https://www.bbc.com/amharic/54606332
480
41,446
የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚደንት ባራክ ኦባማ የእስያ ፓሲፊክ አካባቢ አጋሮቻችን የማሪታይም ጸጥታቸው እንዲጎለብት እንረዳለን ሲሉ ቃል ገቡ
ዓለም አቀፍ ዜና
November 17, 2015
Unknown
የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚደንት ባራክ ኦባማ የእስያ ፓሲፊክ አካባቢ አጋሮቻችን የማሪታይም maritimeፀጥታቸው እንዲጎለብት በሚካሄደው ባለው የዚህ ሳምንት ጉባኤ ተሳትፈዋልየአሁኑ የፕሬዚደንቱ ጉዞ ዩናይትድ ስቴትስ ከአካባቢው ሀገሮች ጋር የንግድና የፀጥታ ትስስር በማጠናከር በክልሉ ያላትን ተሰሚነት ለማጎልበት የያዘችው ጥረት አካል ነውበጉባኤው ላይ የሀያ አንድ የክልላዊው ማህበር አባል ሀገሮች መሪዎች ይሳተፋሉፕሬዚደንት ባራክ ኦባማ አስቀድመው የፊሊፒንስን የባህር ሀይል መሪ መርከብ በጎበኙበት ወቅት ዩናይትድ ስቴትስ ለደቡብ ምስራቅ እስያ አጋሮችዋ የማሪታይም ብቃታቸውን በዘመናዊነት ለማሳደግ እንዲረዳ የወጠነችውን በሁለት አመታት የሁለት መቶ ሀምሳ ሚሊዮን ዶላር አዲስ የፀጥታ ድጋፍ እቅድ ይፋ አድርገዋልይህ ጉብኝቴ የክልሉን የባህር ፀጥታ እና በባህሩ የመዘዋወር ነፃነትን ለማስከበር ያለንን የጋራ ቁርጠኝነት በአፅንኦት የሚመሰክር ነው ብለዋልቻይና በደቡብ ቻይና ባህር ክልል ላይ የያዘችው የይገባኛል አቋም የአካባቢውን ሀገሮች ውጥረት ውስጥ መክተቱ ይታወቃል የቻይና ፕሬዚደንት ጂ ጂንግ ፒንግ Xi Jing Ping በአፔክ የመሪዎች ጉባኤ ላይ አንዱ ተሳታፊ ናቸውራሱን የእስልምና መንግስት ብሎ የሚጠራው ቡድን ፈረንሳይ ፓሪስ ውስጥ ያደረሳቸ የሽብር ጥቃቶች በጉባኤው አጀንዳ ውስጥ ተይዟልየአፔክ መሪዎች ስለሽብርተኝነትና ስለደቀነው አለም አቀፍ ስጋት የጋራ መግለጫ ያወጣሉ ተብሎ ይጠበቃል ዝርዝሩን ቆንጂት ታዬ አቅባዋለች ከተያያዘው ይድምፅ ፋይል ያዳምጡ
https://amharic.voanews.com//a/apec-obama-/3062251.html
160
13,199
አስተዳደሩ በአማራ ክልል ለተፈናቀሉ ዜጎች 3 ሺህ ኩንታል የምግብ እህል ድጋፍ አደረገ
ሀገር አቀፍ ዜና
Dec 23, 2020
259
አዲስ አበባ ታህሳስ 14 2013 ኤፍ ቢ ሲ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በህግ ማስከበር ዘመቻው ለተፈናቀሉ የአማራ ክልል ዜጎች 3 ሺህ ኩንታል የምግብ እህል ድጋፍ አደረገየአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የአደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን ኮሚሽነር ሰለሞን ፍስሀ እንደገለፁት በሰሜኑ የሀገሪቱ ክፍል ጉዳት ለደረሰባቸውና ለተፈናቀሉ ዜጎች መልሶ ለማቋቋም የተለያዩ ድጋፎች ተደርገዋልየተደረገው ድጋፍ በአጠቃላይ 3 ሺህ ኩንታል ሲሆን ከዚህ ውስጥ 1 ሺህ ኩንታል ጤፍ 1 ሺህ ኩንታል ስንዴና 1 ሺህ ኩንታል በቆሎ የምግብ እህል መሆኑን ነው ኮሚሽነር ሰለሞን ያስረዱት ድጋፉን የተረከቡት የአማራ ክልል ምክትል ርእስ መስተዳድር ዶክተር ፈንታ ማንደፍሮ በበኩላቸው የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ላደረገው ድጋፍ በክልሉ ህዝብ ስም አመስግነዋል ምክትል ርእስ መስተዳድሩ አያይዘውም አስተዳደሩ ከመከላከያ ሰራዊቱ ጋር በቅንጅት ህግ ላስከበረው የአማራ ልዩ ሀይል ከዚህ በፊት ያደረገው ድጋፍ የሚመሰገን እና አስተዳደሩ ከጎኑ መሆኑን የሚያሳይ ነው ብለዋልበናትናኤል ጥጋቡ
https://www.fanabc.com/49423-2/
128
23,899
አዋሽ ባንክ ከ1.4 ቢሊዮን ብር በማትረፍ መሪነቱን ቀጥሏል
ቢዝነስ
9 July 2017
Unknown
አገሪቱ የነፃ ኢኮኖሚ ስርአት መከተል ከጀመረችበት ከ1984 አም ወዲህ ቀዳሚ የግል ባንክ የሆነው አዋሽ ባንክ ሰሞኑን በተገባደደው የሂሳብ አመት ከ14 ቢሊዮን ብር በላይ ያልተጣራ ትርፍ በማስመዝገብ ከግል ባንኮች ቀዳሚነቱን አስቀጥሏልአዋሽ ባንክ በአመቱ ያስመዘገበው ያልተጣራ ትርፍ 1444038000 ብር ሲደርስ ባንኩ ባለፈው የሂሳብ አመት ካስመዘገበው የ1004639000 ብር ያልተጣራ ትርፍ የዘንድሮ በ439399000 ብር ብልጫ ማሳየቱን ምንጮች ገልፀዋል አዋሽ ባንክ በ2008 የሂሳብ አመት በዳሸን ባንክ ተይዞ የነበረውን መሪነት ተቀብሎ የነበረ ሲሆን ባንኩ በዚህ አመትም መሪነቱን ማስቀጠል ችሏልባንኩ ለዚህ ስኬት ለመብቃቱ ዋነኛ ሚናውን የተጫወተው ባንኩ የቀረፀው ራእይ 2025 የተባለው ስትራቴጂ መሆኑን የገለፁት የባንኩ ማርኬቲንግ ኮሙዩኒኬሽን ዳይሬክተር አቶ አንዱአለም ሀይሉ ናቸው አቶ አንዱአለም እንዳሉት የተጠናቀቀው የሂሳብ አመት ባንኩ ራእይ 2025 መተግበር የጀመረበት አመት ነው በዚሁም አመት ባንኩ ይኼን አይነት ስኬት ማምጣቱ ባንኩ እየከተለ ያለው ስትራቴጂ ትክክለኛና ውጤታማ መሆኑን ያመላክታል ብለዋል ዳይሬክተሯዋሽ ባንክ ኬፒኤምጂ በተባለው አማካሪ ኩባንያነት አማካይነት እየተገበረ የሚገኘው ራእይ 2025 ለአስር አመታት የሚዘልቅ ሲሆን በመጀመሪያው አመት የትግበራ ስራው ባንኩ ያስቀመጣቸውን ግቦች ሙሉ በሙሉ ማሳካት መቻሉን አቶ አንዱአለም ገልፀዋልአዋሽ ባንክ በ2009 የሂሳብ አመት ማብቂያ የተከፈለ ካፒታሉ 2645330081 ብር የደረሰ ሲሆን አምና ካስመዘገበው የ2242721 ብር አኳያ ሲታይ የ402608257 ብር ብልጫ ማስመዝገብ እንደቻለ ታውቋልከዚህ በተጨማሪ ባንኩ በ2009 የሂሳብ አመት ከ226 ቢሊዮን ብር በላይ ብድር መስጠቱን የገለፁት ምንጮች ባንኩ በቀዳሚው የሂሳብ አመት ከሰጠው የ155 ቢሊዮን ብር ብድር አንፃር ሲታይ የ71 ቢሊዮን ብር ጭማሪ አሳይቷል ብለዋል የባንኩ ጠቅላላ ተቀማጭ ሂሳቡ አምና ከነበረው 242 ቢሊዮን ብር በ85 ቢሊዮን ብር እድገት በማሳየት 327 ቢሊዮን ብር በላይ መሆኑም ታውቋልባንኩ በተጠናቀቀው የሂሳብ አመት በተለይ ሁለት ዋና ዋና ተግዳሮቶች ገጥመውት ነበር ተብሏል የመጀመሪያው በኢንዱስትሪ ውስጥ ካለው ፉክክር የተነሳ የተቀማጭ ሂሳቡና የውጭ ምንዛሪ ክምችቱን በማሳደጉ ረገድ የገጠመው ነው በሁለተኛ ደረጃ ባንኩ እየተገበረ የሚገኘው የራእይ 2025 ያመጣው የመዋቅር ለውጥ ይጠቀሳል በተለይ ባንኩ ከከፍተኛ ሀላፊዎች ጀምሮ የተገበረው ለውጥ ከፍተኛ የሆነ የስራና የሀላፊነት ሽግሽግ አስከትሎ ስለነበር ለባንኩ ዋነኛ ተግዳሮት መሆኑን አቶ አንዱአለም ገልፀዋልበተመሳሳይ የአዋሽ ባንክ አጠቃላይ ሀብት 422 ቢሊዮን ብር በላይ መድረስ ችሏል በዚህ ረገድ ሲታይም ባንኩ በ2009 የሂሳብ አመት ጠቅላላ ሀብቱን ወደ 111 ቢሊዮን ብር በላይ ማሳደግ መቻሉ ተገልጿልከዚህ ጎን ለጎን ባንኩ 73 አዳዲስ ቅርንጫፎችን በመክፈት በአጠቃላይ የቅርንጫፎቹን ቁጥር 313 ማድረስ ችሏል በአሁኑ ወቅት ባንኩ 6783 ሰራተኞችን ቀጥሮ እያሰራ እንደሚገኝም ለማወቅ ተችሏልባንኩ ራእይ 2025 መተግበር የጀመረበት የመጀመሪያው አመት እንደመሆኑ መጠን በቀጣይ ባንኩ ብዙ እንደሚጠበቅበት የማርኬቲንግና የኮሙዩኒኬሽን ዳይሬክተሩ ገልፀዋል ባንኩ ራእዩን በመቀየርና የአለማችን የመጀመሪያ ተመራጭ ባንክ በመሆን በቀጣዮች አስር አመታት ውስጥ በምስራቅ አፍሪካ ቀዳሚ አስር ባንኮች ውስጥ አንዱ ይሆናል ሲሉ ዳይሬክተሩ ተናግረዋል 
https://www.ethiopianreporter.com/content/%E1%8A%A0%E1%8B%8B%E1%88%BD-%E1%89%A3%E1%8A%95%E1%8A%AD-%E1%8A%A814-%E1%89%A2%E1%88%8A%E1%8B%AE%E1%8A%95-%E1%89%A5%E1%88%AD-%E1%89%A0%E1%88%9B%E1%89%B5%E1%88%A8%E1%8D%8D-%E1%88%98%E1%88%AA%E1%8A%90%E1%89%B1%E1%8A%95-%E1%89%80%E1%8C%A5%E1%88%8F%E1%88%8D
373
45,456
የሰማያዊ ፓርቲ የህዝብ ግንኙነት አቶ ዮናታን በ6 ዓመት ከ6 ወር ጽኑ እስራት ተቀጣ
ፖለቲካ
May 25, 2017
Unknown
የፌደራል አቃቤ ህግ ክስ እንደሚያመለክተው ተከሳሹ የፖለቲካ ርእዮተ አለም አላማን ለማራመድ በመንግስት ላይ ተፅእኖ ለማሳደር የህብረተሰቡን ወይም የህዝቡን ክፍል ለማስፈራራትና የሀገሪቱን መሰረታዊ ፖለቲካዊ ህገመንግስታዊ ኢኮኖሚያዊ እና ማህበራዊ ተቋማትን ለማናጋትና ለማፈራረስ በማሰብ ተንቀሳቅሷልበኦሮሚያ ክልል በተለያዩ ዞኖችና ወረዳዎች የአዲስ አበባ እና ኦሮሚያ ልዩ ዞን የተቀናጀ ማስተር ፕላን ሽፋን በማድረግ ከህዳር ወር 2008 አም ጀምሮ የተቀሰቀሰ አመፅ እና አድማን መሰረት በማድረግ በተለይም በፌስቡክ ገፁ ራሱን የኦሮሞ ነፃነት ግንባር ኦነግ ብሎ የሚጠራው የሽብር ቡድን የተቀሰቀሰውን አመፅና ብጥብጥ ለማስቀጠል ቅስቀሳ ማድረጉም በክሱ ተጠቅሷልከሳሽ አቃቤ ህግም የሽብርተኝነት ድርጊትን ለመፈፀም በማቀድ መዘጋጀት እና ማነሳሳት ወንጀል ክስ መስርቶበታልተከሳሽ ግንቦት 9 ቀን 2009 አም ፍርድ ቤት ቀርቦ የቀረበበትን ክስ ተከላክሏልአቃቢ ህግም ግለሰቡ በተከሰሰበት አንቀፅ መሰረት ከህዝብ ተወካዮች ምክርቤት ከፌስ ቡክ ገፁ የሰነድ ማስረጃዎችን እና የሰው ምስክሮችን አቅርቦ አሰምቷልፍርድ ቤቱ ተከሳሽ የተከሰሰበትን አንቀፅ በመቀየር በአንቀፅ ስድስት መሰረት የሽብር ተግባር እንዲፈፀም በማነሳሳት ወንጀል የጥፋተኝነት ብይን ሰጥቷልአቃቢ ህግ ተከሳሽ ባደረገው የሽብር ወንጀል ማነሳሳት ተግባር ከፍተኛ የንብረት ጉዳት በመድረሱ ቅጣቱ ከፍ እንዲል የቅጣት ማክበጃ ያቀረበ ሲሆን ፍርድ ቤቱ ውድቅ በማድረግ በቀላል ደረጃ እንዲመደብለት መስማማቱን ገልጿልተከሳሽ በበኩሉ ከዚህ ቀደም የወንጀል ሪከርድ የሌለበት መሆኑን ታማሚና አቅመ ደካማ እናቱን እና ሁለት ህፃናትን እንደሚረዳ ለኢትዮጵያ የደም ባንክ ደም በመለገስ የዜግነት ሀላፊነቱን መወጣቱን በቅጣት ማቅለያነት እንዲያዝለት ጠይቆ ፍርድ ቤቱ ተቀብሎታልየፌደራሉ ከፍተና ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ አራተኛ የወንጀል ችሎት ትናንት ከሰአት በዋለው ችሎት ተከሳሽ በስድስት አመት ከስድስት ወር ፅኑ እስራት እንዲቀጣ ወስኗል በሌላ በኩል ጋዜጠኛ ጌታቸው ሽፈራው አንዳርጌ በተከሰሰበት የሽብር ቡድን ተሳትፎ ወንጀል ጥፋተኛ ተብሏልተከሳሹ ራሱን ግንቦት ሰባት ብሎ ከሚጠራው የሽብር ድርጅት ውስጥ በመሳተፍ ከሽብር ቡድኑ አመራሮች በዋናነትም በሽብር ወንጀል ጥፋተኛ ከተባለው ከአበበ ገላው ጋር መረጃ መለዋዋወጡ በክሱ ተጠቅሷልበማህበራዊ ድረ ገፅ በተለይም በፌስቡክና በስልክ ግንኙነት በመፍጠር የሽብር ቡድኑን ተልእኮ በመፈፀም በተለያዩ ክልሎች ከሚገኙ የሽብር ቡድኑ አባላት ጋር ግንኙነት በመፍጠር የመረጃ ልውውጥ በማድረግ የሽብር ቡድኑ ከሚጠቀምባቸው ሚዲያዎች ጋር ከጥር 24 ቀን 2006 አም እስከ ታህሳስ 13 ቀን 2008 አም ባሉት ጊዜያት ውስጥ የተለያዩ መረጃዎችን በማስተላለፍና በሽብር ድርጅት ውስጥ መሳተፉን አቃቢ ህግ በክሱ ጠቅሷልተከሳሹ በተከሰሰበት ወንጀል ፍርድ ቤት ቀርቦ ክሱን ክዶ የተከራከረ ሲሆን አቃቢ ህግ በድረ ገፅ እና በፌስ ቡክ አድራሻው የተለዋወጣቸውን ሰነዶች እና የሰው ምስክር አቅርቦ አሰምቷልበዚህም መሰረት በትናንትናው እለት የጥፋተኝነት ፍርድ ተፈርዶበታልፍርድ ቤቱ የቅጣት ውሳኔ ለመስጠትም ለነገ ግንቦት 18 ቀን 2009 አም ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቷልኤፍ ቢ ሲ
https://waltainfo.com/am/29141/
349
39,698
የደቡብ ሱዳን ተፋላሚ ወገኖች፤
ዓለም አቀፍ ዜና
July 24, 2014
Unknown
ለአንድ ወር ያህል ተቋርጦ የቆየው የደቡብ ሱዳን ተፋላሚ ወገኖች የሰላም ድርድር ከቀናት በኋላ በአዲስ አበባ እንደሚጀመር የምስራቅ አፍሪካ ሀገሮች ማህበር ኢጋድ አስታወቀተቀናቃኝ ወገኞች ድርድሩን ለመቀጠል ፈቃደኛ መሆናቸውንም ኢጋድ አመልክቷል
https://amharic.voanews.com//a/south-sudan-peace-talks-07-24-14/1964742.html
29
29,933
የኢትዮጵያ ቡና እና መቐለ 70 እንደርታ ጨዋታ በድጋሚ ተራዘመ
ስፖርት
June 3, 2019
Unknown
በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ 27ኛ ሳምንት ትላንት ያልተካሄደውና ነገ አዳማ ላይ በዝግ ይካሄዳል የተባለው የቡና እና መቐለ ጨዋታ ወደ ሀሙስ መሸጋገሩን ፌዴሬሽኑ አስታውቋልበፌዴሬሽኑ መግለጫ መሰረት ጨዋታው የቀን ለውጥ ሲደረግበት በአዳማ አበበ ቢቂላ በዝግ እንዲደረግ የተወሰነው ውሳኔ ግን ፀንቷልበ27ኛ ሳምንት በአዲስ አበባ ስታዲየም ግንቦት 252011አም ሊካሄድ የነበረው የኢትዮጵያ ቡና እና የመቐለ 70 እንድርታ ጨዋታ በፀጥታ ስጋት ምክንያት ጨዋታው መሰረዙ ይታወቃል የሊግ ኮሚቴ ጨዋታው በፀጥታ ስጋት ምክንያት አለመካሄዱን ተከትሎ ግንቦት 272011አም በአዳማ አበበ ቢቂላ ስታዲየም ያለ ተመልካች በዝግ እንዲካሄድ መወሰኑ ይታወቃል ይህንንም ተከትሎ የኢትዮጵያ ቡና እግር ኳስ ክለብ ውሳኔውን በመቃወም ደብዳቤ ያስገባ ሲሆን ጉዳዩን የተመለከተው የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ቀደም ሲል የተሰረዘው ጨዋታ ከመንግስት ፀጥታ ሀይል በደረሰ መረጃ የደህንነት ስጋት በስታዲየም እንዳለ በማሳወቁ በመሆኑ እና አሁንም በድጋሚ በተደረገው ውይይት ይህ ጉዳይ በጥብቅ ሊታይ የሚገባው በመሆኑ እና የመንግስት የፀጥታ ሀይልም የሁለቱ ክለብ ደጋፊዎች ባሉበት ጨዋታው መካሄድ የሌለበት መሆኑን በጥብቅ አስገንዝቦናል የሁለቱ ቡድኖች ጨዋታን ግንቦት 272011አም ለማካሄድ የኢድ አል ፈጥር በአል ስለሆነ የሁለቱ ቡድኖች ጨዋታ ሀሙስ ግንቦት 292011 አም በአዳማ አበበ ቢቂላ ስታዲየም በ9 ሰአት ያለ ተመልካች በዝግ ይካሄዳል
https://soccerethiopia.net/football/48520
164
33,893
Adama Ketema Become New League Leaders
ስፖርት
January 10, 2017
Unknown
A second half brace from Bulcha Shura proved enough to hand Adama a 21 win over Addis Ababa Ketema Bulcha opened the scoring in the 63rd minute before Enyew Kassahun equalized in the 75th minute However Ashenafi Bekeles side got a winning goal through Bulcha two minutes from timeArbaMinch Ketema carried on their astounding form with a 21 victory over Mekelakeya in Addis Ababa Tsegaye Abera and Gebremichael Yacob found the net for the Crocodiles in the first interval Samuel Taye reduced the deficit from a well taken free kick 12 minutes before time although the Army side failed to reverse the score in the second halfFasil Ketema pip Ethiopia Nigd Bank 10 coursey goal from Henok Gemetesa Henok struck the solitary goal for the Gondar side in the 27th minute with a wonderful effort Wolaitta Dicha recorded their back to back home win at Sodo after beating Jimma Aba Bunna 10 Bezabeh Melyo snatched the winner in the28th minuteSidama Bunna were held to a 11 draw against EthioElectric in Yirgalem Fitsum Gebremariam struck an early goal after Dawit Estifanoss cross 11 minutes after the onset Dawit should have given Electric a two goals cushion when he received a spot kick in which he squandered Absar Beyene leveled matters in the 85th minute to salvage point for a very inconsistent Sidama Bunna sideGetanhe Kebede scored his 10th goal of the season but his side Dedebit were forced to settle for a 11 draw against Dire Dawa Ketema Getaneh gave Dedebit the lead in the 11 minutes after the recess Habtamu Wolde restored parity in the 79th minute as the Easterners came from behind to upset the BluesEthiopia Bunna interim coach Gezaghen Ketema won his first game in charge of the Addis outfit after the club fired Serbian manager Nebojša Vučićević on Monday Ethiopia Bunna swept Hawassa Ketema aside 21 in front an avid Bunna fans Asechalew Girma inspired the homers when he struck in the 7th minute A foul on Asechalew in the 23rd minute rewarded Bunna a penalty Team captain Gatoch Panom stepped up and successfully converted the spot kick Hawassa Ketema pulled one back at the hour mark through Desta Yohannes Nonetheless they came short of winning the duel Ethiopia Bunnas forward Sadik Secho missed out a chance to extend the lead in the dying moment of the game when his penalty kick hits the uprightAdama Ketema lead the log table with 21 points Dedebit slipped to second with 19 while Fasil Ketema are third with 18 points Reigning champions Kidus Giorgis tabled 4th with 17 points Kidus Giorgis hosts Woldia in the last game of week 10 on Wednesday at the Addis Ababa Stadium EthioElectric Hawassa Ketema and Addis Ababa Ketema are dangling in the relegation zone with 7 6 and 5 points respectively Week 10 ResultsTuesday January 10 2017Dire Dawa Ketema 11 DedebitMekelakeya 12 ArbaMinch KetemaFasil Ketema 10 Ethiopia Nigd BankAdama Ketema 21 Addis Ababa KetemaSidama Bunna 11 EthioElectricWolaitta Dicha 10 Jimma Aba BunnaEthiopia Bunna 21 Hawassa KetemaWednesday January 11 2017Kidus Giorgis vs Woldia SC
https://soccerethiopia.net/football/22031
509
19,787
በሚያዚያ ወር ከወጪ ንግድ ከ329 ሚሊዮን በላይ የአሜሪካን ዶላር ገቢ ተገኘ
ቢዝነስ
Jun 9, 2020
334
አዲስ አበባ ሰኔ 2 2012 ኤፍቢሲ በ2012 በጀት አመት በሚያዚያ ወር 329 ነጥብ 3 ሚሊዮን የአሜሪካን ዶላር  ገቢ መገኘቱንንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አስታወቀበዚህም ከግብርና ከማኑፋክቸሪንግ ከማእድን ምርቶች ዘርፍ እና ከሌሎች ምርቶች 365 ነጥብ1 ሚሊዮን የአሜሪካን ዶላር ገቢ ለማግኘት ታቅዶ በአፈፃፀም የተከናወነው 329 ነጥብ 3 ሚሊዮን የአሜሪካን ዶላር መሆኑ ተገልጿልይህ አፈፃፀም ከአምናው በጀት አመት ተመሳሳይ ወር ከተገኘው 249 ነጥብ 5 ሚሊዮን የአሜሪካን ዶላር ገቢ ጋር ሲነፃፀር በ79 ነጥብ 8 ሚሊዮን የአሜሪካን ዶላር ጭማሪ አሳይቷልበሚያዚያ ወር አገሪቷ ከግብርናው ዘርፍ 237 ነጥብ 47 ሚሊዮን ዶላር ከማኑፋክቸሪንግ 23 ነጥብ 18 ሚሊዮን ዶላር ከማእድን ዘርፍ 64 ነጥብ 50 እና ከሌሎች ምርቶች 4 ነጥብ 14 ሚሊዮን ዶላር ገቢ አግኝታለችከተያዘላቸው እቅድ በላይ አፈፃፀም ያስመዘገቡ ዋና ዋና የወጪ ንግድ ምርቶች ወርቅ አበባ እና ቡና  መሆናቸው ተመላክቷልየእቅዱን ከ50 በመቶ እስከ 99 በመቶ  ክንውን ያስመዘገቡ ምርቶች የቅባት እህሎች የጥራጥሬ ሰብሎች አትክልትና ፍራፍሬ ስጋ እና ጫት ናቸው ተብሏልበሌላ በኩል ለወሩ ከተያዘው እቅድ አንፃር በውጭ ምንዛሪ ገቢ ከ50 በመቶ በታች ዝቅተኛ ክንውን ያስመዘገቡ የወጪ ንግድ ምርቶች ቅመማ ቅመም ጨርቃጨርቅና አልባሳት የቁም እንስሳት እና ቆዳና የቆዳ ውጤቶች እንደቅደም ተከተላቸው መሆናቸውን ከንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያመላክታልFBCየዜና ሰአት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዜናዎችን በፍጥነት በአጭር የፅሁፍ መልእክት መልክ በስልክዎ ላይ እንዲደርስዎ ወደ 8111 OK ብለው ይላኩ
https://www.fanabc.com/%e1%89%a0%e1%88%9a%e1%8b%ab%e1%8b%9a%e1%8b%ab-%e1%8b%88%e1%88%ad-%e1%8a%a8%e1%8b%88%e1%8c%aa-%e1%8a%95%e1%8c%8d%e1%8b%b5-%e1%8a%a8329-%e1%88%9a%e1%88%8a%e1%8b%ae%e1%8a%95-%e1%8b%a8%e1%8a%a0%e1%88%9c/
198
44,959
ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ በሱዳን የሦስት ጉብኝት እንደሚያደርጉ ተገለጸ
ፖለቲካ
August 15, 2017
Unknown
የኢፌዴሪ ጠቅላይ  ሚንስትር ሀይለማርያም  ደሳለኝ የተመራ ከፍተኛ የመንግስት የስራ ሀላፊዎች ቡድን በሱዳን ካርቱም  ከዛሬ ጀምሮ   የሶስት  ቀናት  ኦፊሴላዊ  ጉብኝት  እንደሚያደርግ የሱዳን ፕሬዚደንት የፕሬስ  ፅህፈት ቤት አስታወቀ    ፅህፈት  ቤቱ  ከትናንት  በስተያ ባወጣው  መግለጫ  እንዳመለከተው ጠቅላይ  ሚንስትር  ሀይለማርያም  ደሳለኝ ከሱዳኑ  አቻቸው  ጋር  በአካባቢያዊ አለም አቀፍና በሁለቱ አገራት  የሁለትዮሽ ግንኙነት ላይ ይወያያሉ  ተብሎ ይጠበቃል ጠቅላይ  ሚንስትር ሀይለማርያም  በሱዳን  ጉብኝታቸው ከሱዳን  ምክትል ፕሬዚዳንትና ጠቅላይ  ሚንስትር  ከሆኑት  ባካሪ ሀሰን  ሳሊህ ጋር   እንደሚወያዩም ተገልጿል ጠቅላይ  ሚኒስትር  ሀይለማርያም በሱዳን ቆይታቻው ካርቱም   በሚገኘው  የፍሬንድሺፕ አዳራሽ   በአፍሪካ  ቀንድ አካባቢ  ወቅታዊ ጉዳዮችን በተመለከተ ገለፃ  ያደርጋሉ ተብሎ   ይጠበቃል    ጠቅላይ  ሚንስትሩ  በጉብኝታቸው  በሱዳን  የባህል  ትርኢት ላይ  በተጋባዥነት የሚገኙ ሲሆን  በሱዳን የኢንዱስትሪ  ማእከላትንም  እንዲጎበኙ  በወጣው መርሀ ግብር   ተመልክቷል  በጠቅላይ ሚንስትር  ሀይለማርያም በተመራው  የኢትዮጵያ  ከፍተኛ  የባለስልጣናት የልኡካን ቡድንም የመንግስት ኮሚኒኬሽን  ጉዳዮች  ፅህፈት ቤት ሀላፊ ሚኒስትር ዶክተር  ነገሪ ሌንጮ የውሀ የመስኖና  ኤሌክትሪክ ሚኒስትር አቶ ስለሺ በቀለ የጠቅላይ  ሚንስትሩ ልዩ አማካሪ  ብርሀነ ክርስቶስ እና የውጭ ጉዳይ  ሚንስትር  ሚንስትር ዲኤታ   ወይዘሮ ሂሩት  ዘመነ  አብረው ተጉዘዋል     ከቅርብ ጊዜ ወዲህ  የኢትዮጵያና ሱዳን  ግንኙነት በፖለቲካው በኢኮኖሚ በባህልና በወታደራዊ  ዘርፎች  ትብብር  እየተጠናከረ  መጥቷል  ሁለቱ አገራት  በተለይ  በድንበር  አካባቢ የተቀናጁ ኢኮኖሚያዊ  ጠቀሜታ  ያላቸውን ፕሮጀክቶች  ተግባራዊ በማድረግ  በድንበር  አካባቢ   የሚገኙ  የሁለቱን አገራት  ህዝቦች  ተጠቃሚ ለማድረግ የሚያስችሉ ስራዎች  እየተከናወኑ ይገኛሉባለፈው  ሚያዚያ ሁለቱ አገራት  መካከል የኢኮኖሚ ግንኙነትን ሊያሳድጉ የሚችሉ ሁለቱ መንግስታት  መፈራረማቸው የሚታወስ ሲሆን  በተለያዩ  ዘርፎችን ግንኙነታቸው እንዲዳብር  የሚያስችል  ስምምነትም ባለፈው የካቲት ወር ላይ መደረሱ ይታወቃል የሱዳን መንግስት ኢትዮጵያ ለምትገነባውን የታላቁ ህዳሴ ግድብ ድጋፉን መግለፁ  ይታወሳል እኤአ  በጥቅምት 2016  ሁለቱ አገራት በፀጥታንና ወታደራዊ መስኩ ትብብራቸውን ለማጠናከርና  ሽብርተኛነትን በጋራ  ለመዋጋት   የመግባቢያ ሰነድ ተፈራርመዋል ምንጭ ሱዳን ትሪቡን        
https://waltainfo.com/am/29305/
250
36,038
የአሜሪካ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ውሳኔ እና የጥገኝነት ጥያቄ
ሀገር አቀፍ ዜና
July 31, 2020
Unknown
በዩናይትድ ስቴትስ በቅርቡ ጥገኝነት ጠያቂዎችን በሚመለከት የአሜሪካ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ባሳለፈው ውሳኔና እሱንም ተከትሎ በተሰራጩ ዘገባዎች ዙሪያ ግልፅ ያልሆኑና መብራራት የሚገባቸው ጉዳዮች መኖራቸውን ሁለት የህግ ባለሙያዎች ለአሜሪካ ድምፅ ተናግረዋልየፍርድ ቤቱ ውሳኔ ውስን በሆኑ ጉዳዮች ላይ ያተኮረ እንጂ ሁሉንም የጥገኝነት ጠያቂዎች የማይመለከት መሆኑንም ባለሙያዎቹ አብራርተዋል ባለሙያዎቹን በካሊፎርኒያ ሳንሆዜ የሚገኙትን የህግ ጠበቃ የሚ ጌታቸውና እንዲሁም በካሊፎርኒያ በሎስ አንጀለስ የሚገኙት ሌላኛዋን የህግ ጠበቃ ሙሉእመቤት አለማየሁን ጋብዘናል
https://amharic.voanews.com//a/supreme-court-7-31-2020/5525170.html
63
980
ቡድኑ የኦሊምፒክ ዝግጅቱን ቀጥሏል
ስፖርት
March 18, 2019
18
እአአ በ2020 በጃፓን ቶኪዮ ለሚካሄደው ኦሊምፒክ በእግር ኳስ ለመሳተፍ ብሄራዊ ቡድኖች የማጣሪያ ጨዋታቸውን በማድረግ ላይ የሚገኙ ሲሆን የኢትዮጵያ ከ23 አመት በታች ብሄራዊ ቡድንም በመጪው ሀሙስ ይጫወታል በዝግጅት ላይ የሚገኘው ቡድኑ በእቅዱ መሰረት ባለፈው ሳምንት ሁለት የወዳጅነት ጨዋታዎችን አካሂዷልየብሄራዊ ቡድኑ ዋና አሰልጣኝ አብርሀም መብራቱ ያለፉትን ወራት በተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች በመዘዋወር እና ባልደረቦቻቸውንም ወደ ስታድየሞች በማሰማራት ከፕሪምየር ሊጉ እና ሌሎች ሊጎች ለኦሊምፒክ ቡድኑ የሚሆኑ ተጫዋቾችን ሲመለከቱ ቆይተዋል በዚህም በሀገሪቱ ሁለተኛ ሊግ ከሆነው ከፍተኛ ሊግ ስምንት ተጫቾችን ማካተት ተችሏል አሰልጣኙ ለወጣት ተጫዋቾች ምርጫ ወደ ከፍተኛ ሊግ ቢያመሩም የተመለከቱት ግን በአንፃራዊነት ለረጅም ጊዜ የተጫወቱ እና በእግር ኳስ ጊዜያቸው በማብቃት ላይ የሚገኙት በርካታ ተጫዋቾች እንደሆኑ መታዘባቸውን ለሶከር ኢትዮጵያ በሰጡት አስተያየት ጠቁመዋል በምልመላቸውም ለቡድኑ አንድ የውጭ ተጫዋችን ጨምሮ ለ34 ተጫዋቾች ጥሪ አድርገዋል በጥሪው መሰረትም ቡድኑ ማረፊያውን በዋቢ ሸበሌ ሆቴል በማድረግ ልምምዱን የጀመረው ባለፈው ሳምንት ሲሆን ከሲሺየልስ ብሄራዊ ቡድን ጋር ሁለት የወዳጅነት ጨዋታዎችንም አከናውኗል የአቋም መለኪያ ጨዋታዎቹን ተከት ሎም ለቡድኑ ብቁ የሆኑ ተጫዋቾችን በመለየት ከቡድኑ ጋር አብረው የሚቀጥሉ ይሆናል በዚህም በቅድሚ 26 ተጫዋቾችን በመምረጥ ስምንቱ የተቀነሱ ሲሆን በቀጣይም ሶስት ተጫዋቾችን ወደ ክለባቸው እንዲመለሱ ተደርገዋል ሀሙስ በአዲስ አበባ ስታዲየም ከማሊ ጋር ለሚደረገው ጨዋታም ቡድኑ ዝግጅቱን ቀጥሏልየመልሱን ጨዋታም በ19 ባማኮ ላይ የሚያደርግ ይሆናል በዚህ ውድድር ህግ መሰረት የወንዶች ቡድን ተጫዋቾች ከ23 አመት በታች ሲሆኑ በሴቶች በኩል ግን የእድሜ ገደብ አልተደረገባቸውም የኢትዮጵያ ሴቶች ብሄራዊ ቡድንም በማጣሪያው የሚሳተፍ ሲሆን የመጀመሪያ ጨዋታውንም በቀጣዩ ወር ማገባደጃ ላይ ያደርጋል ቡድኑ አሰልጣኝ ሳይኖረው የቆየ በመሆኑ አዲስ አሰልጣኝ መቅጠር አስ ፈላጊ በመሆኑ ፌዴሬሽኑ አሰልጣኞችን አወዳድሯል በዚህም በሴቶች የአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ ብሄራዊ ቡድኑን ስትመራ የቆየችው የቅዱስ ጊዮርጊስ ክለብ አሰልጣኟ ሰላም ዘርአይ ማለፏ ታውቋል በመሆኑም ቡድኑ በቅርቡ ጥሪ ተደርጎለት ወደ ልምምድ እንደሚገባ ይጠበቃል በውድድሩ ላይ የሚሳተፉት 15የወንድ ቡድኖች ሲሆኑ ከስድስት ኮንፌዴሬሽኖች የተወጣጡ ሀገራትም ይሆናሉ ጃፓን ለእግር ኳስ ጨዋታዎቹ አምስት ስታ ዲየሞችን አዘጋጅታለች ብራዚል እና ጀርመን በሪዮው ኦሊምፒክ በወንድና በሴት ሻምፒዮን የሆኑ ቡድኖችም ናቸውአዲስ ዘመን መጋቢት 92011በብርሀን ፈይሳ
https://www.press.et/Ama/?p=7135
289
43,135
ኢትዮጵያ ፣ ኤርትራና ሶማሊያ ያደረጉት ስምምነት የአገራቱን ግንኙነት ወደ ከፍ ያለ ደረጃ የሚያሸጋግር ነው -ጠቅላይ ሚንስትር ዶ/ርአብይ
ፖለቲካ
September 6, 2018
Unknown
የኢትዮጵያ ኤርትራና ሶማሊያ መሪዎች ያደረጉት ስምምነት የአገራቱን ግንኙነት ወደ ከፍ  ያለ ደረጃ የሚያሸጋግር መሆኑን ጠቅላይ ሚንስትር ዶክተር አብይ ተናገሩ ጠቅላይ ሚንስትር ዶክተር አብይ ከቻይና ኤርትራ ቆይታ በኋላ በዛሬው እለት በሰጡት መግለጫ እንደገለፁት የኢትዮጵያ ኤርትራና ሶማሊያ መሪዎች ትናንት በአስመራ  የደረሱት ስምምነት የሶስቱ አገራት ህዝቦች ለሰላምና ለልማት በጋራ በመስራት ግንኙነታቸውን እንዲያጠናክሩ የሚያስችል ነው   በኢትዮጵያና ኤርትራን መካከል ቀደም ሲል የተጀመረውን ግንኙነት ተግባራዊ ለማድረግ የምፅዋና አሰብ ወደብን ያሉበትን ደረጃ ትናንት መጎብኘታቸውን የገለፁት ጠቅላይ ሚንስትሩ  በቅርቡም  ወደ ስራ እንደሚገባ  ተናግረዋል የኤርትራ መንግስት በአስመራ ምቹና የተሻለ የኢትዮጵያ ኢምባሲ  እንዲከፈት  ትልቅ ስራ  መስራቱን  የገለፁት ጠቅላይ ሚንስትሩ ይህም  ለኢትዮጵያ ህዝብና መንግስት ያላቸውን ፍቅርና አክብሮት  የሚገልፅ በመሆኑ ምስጋና እንደሚገባቸው  በመግለጫቸው አስረድተዋል የኢትዮጵያና ኤርትራ በወደብና በአየር ትረንስፖርት ብቻ ሳይሆን በተለያዩ መንገዶች  ግንኙነታቸውን ለማጠናከርን  በአስመራ  መምከራቸውንም ጠቅላይ ሚንስትር ዶክተር አብይ ጠቁመዋል       
https://waltainfo.com/am/30298/
123
28,081
አማኑኤል ተሾመ ወደ ቀድሞ ክለቡ አምርቷል
ስፖርት
March 7, 2020
Unknown
ላለፉት ቀናት በወልዋሎ የሙከራ ጊዜ እያሳለፈ የነበረው አማካዩ አማኑኤል ተሾመ ወደ ቀድሞ ክለቡ ወላይታ ድቻ በድጋሚ ተመልሷልበክረምቱ የዝውውር መስኮት መከላከያን ለቆ ወደ ድሬዳዋ ከተማ በማምራት የመጀመርያውን ዙር ከብርቱካናማዎቹ ጋር ያሳለፈው ይህ አማካይ ባለፈው ሳምንት ቀሪ የስድስት ወር ውል እያለው ነበር ከክለቡ ጋር በስምምነት የተለያየው ከቀናት በፊት ወደ አድግራት በማምራት ከወልዋሎ ጋር ሙከራ እያደረገ የነበረው ይህ የቀድሞ መከላከያ እና አዲስ አበባ ከተማ አማካይ በ2008 እና 2009 ወዳሳለፈበት ወላይታ ድቻ በድጋሚ ለማምራት ተስማምቷልክለቡ ከቀናት በፊት በአማካይ ስፍራ ከወልዋሎ ጋር የተለያየው ሚካኤል ለማን ማስፈረሙ ሲታወስ የሁለቱ መቀላቀል የአማካይ ክፍሉን ያጠናክረዋል ተብሎ ይጠበቃልወላይታ ድቻ በዝውውር መስኮቱ እስካሁን መሀመድ ናስር አማኑኤል ተሾመ ሚካኤል ለማ እና አበባው ቡታቆን ማስፈረም ችሏል ሶከር ኢትዮጵያ
https://soccerethiopia.net/football/56914
106
14,737
በኢትዮጵያ ሉዓላዊነትና የሚመጣ ማንኛውንም ኃይል ለመመከት ዝግጁ ነን– በመከላከያ ሰራዊት የልዩ ዘመቻዎች ኃይል ዋና አዛዥ
ሀገር አቀፍ ዜና
Oct 25, 2020
1,437
አዲስ አበባ ጥቅምት 15 2013 ኤፍቢሲ የመከላከያ ሰራዊት በኢትዮጵያ ሏላዊነትና በታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ላይ የሚመጣ ውጫዊም ሆነ ውስጣዊ ሀይልን ለመመከት ዝግጁ መሆኑን የልዩ ዘመቻዎች ሀይል ዋና አዛዥ ሜጀር ጀኔራል ሹማ አብደታ ተናገሩሰራዊቱ በማንኛውም የሀገሪቱ ክፍሎች ተንቀሳቅሶ ሀገርንና ህዝብን የመጠበቅ ህገመንግስታዊ ስልጣኑን የሚያስቆመው አካል እንደሌለም ገልጿልበሀገር መከላከያ ሰራዊት የልዩ ዘመቻዎች ሀይል ዋና አዛዥ ሜጀር ጄኔራል ሹማ አብደታ ከኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት ጋር በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳይ ዙሪያ ቆይታ አድርገዋልሰራዊቱ በአሁኑ ወቅት ከስነምግባር ጀምሮ የቴክኒክ የትጥቅ የአቅምና ሌሎች አጋዥ የቴክኖሎጂ ውጤቶችን በሚገባ መጠቀም የሚችል በማንኛውም ስፍራ ፈጥኖ ደርሶ ተልእኮውን መወጣትና ማንኛውንም ጠላት መመከት የሚችልበት ጠንካራ ቁመና ላይ ነው ሲሉ ተናግረዋልበተለይም በታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ዙሪያ ግድቡ ከመጀመሩም ሆነ ውሀ ከመሞላቱ በፊት የተለያዩ ማስፈራሪያዎች ይሰነዘሩ እንደነበርና ሰራዊቱ ይህንን በመገንዘብ ምንጊዜም በተጠንቀቅ የቆመ ነው ብለዋልየልዩ ዘመቻዎች ሀይል በልዩ ኮማንዶ በባህር ጠላቂ ሀይል በአየር ወለድና መሰል አደረጃጀቶች የተደራጀና ማንኛውም ሰው ሰራሽና የተፈጥሮ መሰናክል ሳይወስነው ግዳጁን የሚወጣ ነው ሲሉ ተናግረዋልከዚህ በተጨማሪም ሰራዊቱ በተለይ አሁን ካላው የፖለቲካ ሁኔታም ይሁን የተፈጥሮ አደጋዎች ጋር ተያይዞ የሀገርን ሰላም የሰው ህይወትና ንብረት ለመጠበቅ በሁሉም የሀገሪቱ አቅጣጫዎች ተንቀሳቅሶ ይሰራል ብለዋል የፖለቲካ ጉዳይ የፖለቲከኞች ነው ያሉት ሜጀር ጀኔራሉ ሰራዊቱ በሁሉም የአገሪቱ አካባቢዎች ተንቀሳቅሶ ስራውን ለመስራት የሚያስቆመው አካል የለም ሲሉ ተናግረዋልየመከላከያ ሰራዊት የአንድ ክልል ወይም የግለሰብ አይደለም ያሉት ዋና አዛዡ አላማው የአገር ህልውና እንዲቀጥል ህዝቦች በሰላም ወጥተው እንዲገቡ ማድረግ እስከሆነ ድረስ ሁሉም የኔ ነው ብሎ መደገፍና ከጎኑ መቆም አለበት ብለዋልፖለቲካዊ ጉዳዮች ውስጥ መከላከያ እንደማይገባ አስታውሰው ከዚህ ያለፈ ችግር ሲኖር ግን መከላከያ ቁንጮና የመጨረሻው መፍትሄ ነው በማለት ገልፀዋል
https://www.fanabc.com/%e1%89%a0%e1%8a%a2%e1%89%b5%e1%8b%ae%e1%8c%b5%e1%8b%ab-%e1%88%89%e1%8b%93%e1%88%8b%e1%8b%8a%e1%8a%90%e1%89%b5%e1%8a%93-%e1%8b%a8%e1%88%9a%e1%88%98%e1%8c%a3-%e1%88%9b%e1%8a%95%e1%8a%9b%e1%8b%8d/
232
32,675
​ኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ 7ኛ ሳምንት የቅዳሜ ጨዋታዎች ቅድመ ዳሰሳ
ስፖርት
December 16, 2017
Unknown
ሀዋሳ ላይ ሀዋሳ ከተማ ድሬዷ ከተማን እንዲሁም አዲስ አበባ ላይ ደደቢት ሲዳማ ቡናን የሚያስተናግዱባቸው ጨዋታዎች የሉጉ ሰባተኛ ሳምንት መክፈቻዎች ናቸው ሁለቱን ጨዋታዎች እንደሚከተለው ተመልክተናቸዋልሀዋሳ ከተማ ከ ድሬዷ ከተማድሬዷ እና ሀዋሳ በእኩል ሰባት ነጥቦች በሰባተኛ እና ስምንተኛ ደረጃ ላይ ይገኛሉ አስገራሚው ነገር እስካሁን ሁለት ግቦች ብቻ ማስቆጠር የቻለው ድሬዷ በግብ ክፍያ የተሻለ መሆኑ ነው ድሬዷዎች ያስተናገዱት አንድ ግብ ብቻ መሆኑ አንድ ንፁህ ግብ እንዲኖራቸው አርጓል በአንፃሩ ሰባት ግቦችን በማስቆጠር በሊጉ በርካታ ግብ ካስቆጠሩ ሁለት ቡድኖች መሀል አንዱ የሆነው ሀዋሳ ከተማ በተመሳሳይ ሰባት ግቦች በመረቡ ላይ ማረፋቸው የግብ ልዩነቱን ዜሮ አድርጎታል ይህ ነጥብ ጨዋታው በሊጉ በማጥቃት ረገድ ግምባር ቀደም የሆነውን እና ከመከላከል አጨዋወት ጋር ስሙ የማይለየውን  ክለብ የምይንገናኝ ያደርገዋል በፌዳኛ አሰፋ ደቦጭ የመሀል ዳኝነት የዛሬውን ጨዋታቸውን የሚያደርጉት ቡድኖቹ በስድስተኛ ሳምንት ጨዋታዎች ሀዋሳ አዲስ አበባ ላይ ከመከላከያ እንዲሁም ድሬዷ ከተማ በሜዳው ከአዳማ ከተማ ጋር አቻ የተለያዩ ሲሆን  አምና 13ኛው ሳምንት ላይ በሀዋሳ ሲገናኙም ያለግብ መለያየታቸውም የሚታወስ ነው               በሀዋሳ ከተማ በኩል አዳማ ላይ ጉዳት ያስተናገደው የመሀል ተከላካይ ላውረንስ ላርቴ እና ሳዲቅ ሴቾ በጉዳት ሳቢያ ጨዋታው እንደሚያልፋቸው ሰምተናል ጂብሪል አህመድ እና ተክለማርያም ሻንቆም የመድረሳቸው ነገር አጠራጣሪ ሲሆን ከጉዳት እንዳገገመ እየተነገረ የሚገኘው ዳንኤል ደርቤም ለጨዋታው ብቁ ይሆናል ተብሎ አይታሰብም በአንፃሩ በድሬዷ በኩል ጅማል ጣሰው እና ዘነበ ከበደ ብቻ በጉዳት ለጨዋታው የማይደርሱ ተጨዋቾች ናቸውየሁለቱ ቡድኖች አቀራረብ በግልፅ የሚታወቅ መሆኑ እና አሰልጣኝ ውበት አባተም ሆኑ አሰልጣኝ ዘላለም ሽፈራው የአጨዋወት እምነታቸውን በተመሳሳይ መልኩ በየጨዋታው ሲተገብሩ መታየታቸው የዛሬውን የቡድኖቹን የእርስ በእርስ ግንኙነት የሜዳ ላይ እንቅስቃሴ ለመሳል ቀላል ያደርገዋል በዚህም የጨዋታው አብዛኛው ሂደት በድሬዷ የሜዳ ክፍል ላይ የሚያመዝን እና በሀዋሳዎች የኳስ ቁጥጥር የበላይነት የሚደረግ እንደሚሆን መገመት ይቻላል ፍሬው ሰለሞንን ከቤሄራዊ ቡድን ቆይታ በሀላ የምያገኙት ሀዋሳዎች የማጥቃት ጉልበታቸው ይበልጥ እንደሚሻሻል እርግጥ ነው ፊት ላይ ፍሬው ከዳዊት እና ያቡን ዊልያም ጋር የሚኖረው ጥምረት በታፈሰ ሰለሞን ከሚመራው የአማካይ ክፍል ጋር በመሆን እስካሁን አንድ ጊዜ ብቻ መረቡን ካስደፈረው የድሬዷ ከተማ አጠቃላይ የቡድን የመከላከል እንቅስቃሴ ጋር የሚፋለም ይሆናል ድሬዷ ከተማዎች ከተጋጣሚያቸው የማጥቃት ጥንካሬ አንፃር በቀላሉ ክፍተት ከማይሰጠው የተከላካይ ክፍላቸው በተጨማሪ እንደ አናጋው ባድግ ሳውሪል ኦርሊሽ ኢማኑኤል ላርያ እና ወሰኑ ማዛ አይነት የመከላከል ባህሪ ባላቸው አማካዮች እንደሚጠቀሙ ይገመታል ሆኖም ደካማው የሀዋሳ የተከላካይ መስመር ያለፉት ጨዋታዎች ላይ እንደታየው ስህተቶች የሚሰራ ከሆነ የድሬዷዎች መልሶ ማጥቃት ሰለባ ሊሆን ሚችልበት እድል አለ በጥቅሉ ከተጋጣሚያቸው አንፃር ጨዋታው ሀዋሳ ከተማ ያለውን የማጥቃት ሀይል እንዲሁም ድሬዷ ከተማም የሚታወቅበትን የመከላከል ጥንካሬ ጥግ በትክክል የሚፈትሹበት ይሆናልደደቢት ከ ሲዳማ ቡና በፌዳኛ አሸብር ሰቦቃ የመሀል ዳኝነት ከሚደገረገው ከዚህ ጨዋታ በፊት ደደቢት በንፅፅር ጥሩ ሊባል የሚችል የሊግ ጉዞ ላይ ቢገኝም በሜዳው ካደረጋቸው ሶስት ጨዋታዎች መሰብሰብ የቻለው አምስት ነጥቦች ብቻ መሆኑ እና በሁለቱ ጨዋታዎች ግብ ማስቆጠር አለመቻሉ እንደ ድክመት ይነሳበታል ሆኖም በስድስተኛው ሳምንት ከሜዳው ውጪ በሁለት ግቦች ልዩነት አሸንፎ መመለሱ ከሁለት ያለግብ ከተጠናቀቁ ጨዋታዎች በሀላ የተገኘ ድል እንደመሆኑ መጠን ቡድኑ የአሸናፊነት መንፈሱን መልሶ ለማግኘት እንደምረዳው ይታመናል ሲዳማዎች እስካሁን የሰበሰቧቸው አምስት ነጥቦች በሙሉ በአቻ የተገኙ ናቸው አምና እስከ ስድስተኛው ሳምንት ሶስት ጨዋታዎችን አሸንፎ ለነበረው ሲዳማ ቡና ይህ ውጤት አሳሳቢ ሊባል የሚችል ነው ምናልባት ቡድኑ ወደዚህ ጨዋታ ይዞት የሚመጣው ጥሩ ነገር ካለ ከሜዳው ውጪ ባደረጋቸው ሶስት ጨዋታዎች ሽንፈት አለማስተናገዱ ነው                    ደደቢት ጉዳት ላይ የሚገኙትን የአምበሉን ብርሀኑ ቦጋለን እና የፋሲካ አስፋውን አገልግሎት የማያገኝ ሲሆን በሲዳማ ቡና በኩል መሳይ አያኖ ትርታዬ ደመቀ እና ባዬ ገዛሀኝ በቅጣት ከጨዋታው ውጪ ሆነዋል ጉዳት ላይ የነበሩት ፈቱዲን ጀማል እና መሀመድ ኮናቴ ደግሞ ከሲዳማ ቡና በኩል ከጉዳት ያገገሙ ተጨዋቾች ናቸውየአሰልጣኝ ንጉሴ ደስታው ደደቢት በተጨዋቾች ስብስብ ደረጃ ዘንድሮ ደካማ የሚባል ቢሆንም እንደነ የአብስራ ተስፋዬ አቤል እንዳለ አቤል ያለው እና ሰለሞን ሀብቴ ያሉ ተጨዋቾች ከጨዋታ ወደ ጨዋታ እየተሻሻሉ መምጣት ክፍተቱን እንዲሞላ እየረዳው ይገኛል አቤል ያለውን በሴካፋ ምክንያት ሳይዝ ወደ መቐለ አቅንቶ የነበረው ቡድኑ ጌታነህን ብቻ ከፊት አድርጎ አምስት አማካዮችን በመጠቀም በተጋጣሚው ላይ የተሻለ ብልጫን መውሰድ ከመቻሉም በላይ ሁለት ግቦችን አስቆጥሯል የአማካይ ክፍሉ የኳስ ቁጥጥር እና የመስመር ተከላካዩ ሰለሞን ሀብቴ የማጥቃት ተሳትፎም በጨዋታው ከደደቢት በኩል የሚነሳ ጠንካራ ጎን ነበር በፋሲሉ ጨዋታም ከአክዌር ቻሞ መቀየር በሀላ በተመሳሳይ አጨዋወት ደደቢት መሻሻል ሲታይበት ታዝበናል ዛሬ የአቤል ያለውን መመለስ ተከትሎ አሰልጣኝ ንጉሴ ወደ ቀድሞው የቡድናቸው ቅርፅ ተመልሰው ጌታነህን እና አቤልን ከፊት ያጣምራሉ ወይስ በአሸናፊ ቡድናቸው ይቀጥላሉ የሚለው ጉዳይ ተጠባቂ ሆኗል ብሄራዊ ቡድኑ ከሴካፋ ውድድር መመለሱ ከማንም በላይ ሲዳማን ተጠቃሚ ያደርገዋል ቢባል ማጋነን አይሆንም የአበበ ጥላሁን ወደ ቡድኑ መመለስ ሲዳማዎች የደደቢትን ጥቃት እንዲቋቋሙ ተጨማሪ ጉልበት እንደሚሰጣቸው ይታመናል በማጥቃቱ ረገድ የአዲስ ግዳይ መኖር ደግሞ ይበልጥ ቡድኑን ተጠቃሚ ያደርገዋል አዲስ በማጥቃት ላይ የተሻለ ተሳትፎ ካለው መስመር ተከላካይ ሰለሞን ሀብቴ ጋር የሚገናኝ መሆኑ ክፍተት ለማግኘት እድል የሚሰጠው ሲሆን የደደቢትን የግራ መስመር ማጥቃት የማፈን ሚናም እንዲወጣ ያደርገዋል ሲዳማ ቡና ከአዲስ ግደይ የቀኝ መስመር በተጨማሪም የፈጣኑን የግራ መስመር አጥቂ አብዱለጢፍ መሀመድን ብቃት በሁለቱም አቅጣጫዎች የተመጣጠነ እና ተገማች ያልሆነ ጥቃት ለመሰንዘር ተጠቃሚ ያደርገዋል የመልሶ ማጥቃት እድሎች ሲፈጠሩም የነዚህ ሁለት የመስመር አጥቂዎች ሀላፊነት ከፍ ያለ ይሆናል
https://soccerethiopia.net/football/31967
727
22,318
ሕገወጦች የውኃ መስመሮችን በመዝጋታቸው የሐረር ከተማ ነዋሪዎች በውኃ ጥም ተቃጠልን አሉ
ፖለቲካ
24 October 2018
Unknown
ችግሩ የህግ የበላይነት አለመከበር ነውየሀረር ከተማ ውሀና ፍሳሽ ቢሮ በከተማው እየተከማቸ ያለው ቆሻሻ ነዋሪዎችን ስጋት ውስጥ ከቷል የሀረር ከተማ ማዘጋጃ ቤት  የጀጎል ግንብ ከአለም ቅርስነት እንዳይሰረዝ ተሰግቷልበሀረሪ ክልል የሀረር ከተማ ነዋሪዎች ውሀ የሚያገኙት በጅግጅጋ መስመር ኤረር ከሚባል አካባቢና ሀረማያ ዩኒቨርሲቲ መዳረሻ አካባቢ ከሚገኘው ኤሳባቴ ከሚባለው ስፍራ ከተቆፈረ ጉድጓድ ቢሆንም በተለያዩ ህገወጥ አካላት መስመሮቹ በመያዣነት በመዘጋታቸው የከተማው ነዋሪዎች በውሀ ጥም እየተቃጠልን ነው አሉበሀረሪ ክልል በተለይ የሀረር ከተማ ነዋሪዎች ለአመታት ውሀ እንደፈለጉ ባያገኙም ከላይ ከተጠቀሱት ቦታዎችና ከድሬዳዋ ከተማ በሚደርሳቸው ውሀ ህይወታቸውን እየገፉ ቢሆንም ካለፉት ሁለት ወራት ወዲህ ግን በሰው ሰራሽ ችግር ምክንያት በውሀ ጥም እየተቃጠሉ መሆናቸውን ለሪፖርተር ተናግረዋል የሀረር ነዋሪዎች በአሁኑ ጊዜ በተለይ ካለፉት ሁለትና ሶስት ወራት ወዲህ እየተሰቃዩ ያሉት በውሀ ጥም ብቻ ሳይሆን በቆሻሻ ክምር በመዋጧም እንደሆነ የከተማዋ ነዋሪ የሆኑት ወሮ ፎዚያ አደም ይናገራሉ ከነሀሴ ወር መጨረሻ አንስቶ ውሀ መጣ ተብሎ ቧምቧ ሲከፍቱ አምስት ሊትር ጀሪካን መሙላት ሳይችሉ እንደሚቋረጥ የሚናገሩት ወሮ ፎዚያ የከተማ አስተዳደሩ ሲጠየቅ ውሀው እንዲለቀቅ ከተፈለገ አስር ሚሊዮን ብር ለጠየቁ አካላት መከፈል ስላለበት በእሱ ላይ እየሰራ መሆኑን ለነዋሪዎች እየገለፀ እንደሆነ አስረድተዋል ገንዘቡን የጠየቁት በሀረማያ ዩኒቨርሲቲ አካባቢ ያሉና መደራጀታቸውን የሚናገሩ ህገወጦች መሆናቸውን የማዘጋጃ ቤቱ ሀላፊዎች እንደገለፁላቸው የሚናገሩት ወሮ ፎዚያ የክልሉ መንግስት ከአቅሙ በላይ ከሆነ የፌዴራል መንግስት ጣልቃ ገብቶ ከውሀ ጥም እንዲታደጋቸው ጠይቀዋል ሌላው ለከተማው ነዋሪ ከፍተኛ ስጋት የሆነበት ከከተማው ውጪ ሶስት ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ በሚገኘው ቆሻሻ ማጠራቀሚያ ውስጥ እንዳይጣል መከልከሉ መሆኑን ነዋሪዎቹ ተናግረዋል የቆሻሻው ብዛት በተለይ ተወርዋሪ ሰፈር የሚባለው የአስፋልት መንገዱን ግማሽ የሸፈነው በመሆኑና አካባቢውም መኖሪያ ስለሆነ ወረርሽኝ ይቀሰቀሳል የሚል ስጋት ውስጥ መሆናቸውንም ገልፀዋል   በመኖሪያነት በሚታወቁት ቀበሌ 12 13 16 እና 18 ሀረር ቢራ ፋብሪካ አካባቢ አካባቢዎችና የንግድ ማእከል በሆነው ሸዋ በር መናኸሪያ አካባቢ በቆሻሻ በመሞላቱ በዝንብ መወረሩን የጠቆሙት ነዋሪዎቹ ህዝብ ከማለቁ በፊት መንግስት ሊደርስላቸው እንደሚገባ አስታውቀዋል ማዘጋጃ ቤቱ ቆሻሻ የሚደፋው ከከተማው ሶስት ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ በሚገኝ የቆሻሻ መጣያ ደኮር በሚባል ስፍራ የነበረ ቢሆንም በቆሻሻ መጣያው አካባቢ ያሉ አርሶ አደሮች የተከፈለን ካሳ ትንሽ በመሆኑ በድጋሚ ሊከፈልን ይገባል ወይም መጣል አትችሉም ብለዋል በሚል ከሁለት ወራት በላይ ቆሻሻ በከተማዋ የተለያዩ ቦታዎች ላይ እየተከማቸ መሆኑን አክለዋል በተለይ በበአላት ወቅት እርድ ስላለ ሽታው ሀረር ከተማ ብቻ ሳይሆን የተለያዩ አካባቢዎች እንደማያስደርስ ነዋሪዎቹ ተናግረዋል ቆሻሻ ብዙ በሽታዎችን ሊያመጣ ስለሚችል ዛሬ ወይም ነገ ወረርሽኝ ይነሳል በሚል ስጋት ነዋሪዎች በሰቀቀን ውስጥ መሆናቸውን ገልፀዋልበከተማው ስለተከሰተው የውሀ ችግር ማብራሪያ ተጠይቀው ምላሽ የሰጡት የሀረር ከተማ ውሀና ፍሳሽ ቢሮ ሀላፊ አቶ ተወለዳ አብዶሽ ለሪፖርተር እንደገለፁት ዋናው ችግር የህግ የበላይነት አለመከበር ነው የክልሉ ነዋሪዎች እንደ ዜጋ ለክልሉ መንግስት የሚያነሱት የልማት ጥያቄ መኖሩን ሀላፊው ጠቁመው በውል ማንነታቸው የማይታወቁ ግለሰቦች ተደራጅተን የምንሰራበት አስር ሚሊዮን ብር በአምስት ቀናት ውስጥ እስከምታመጡ የውሀ መስመሩን እንዘጋለን በማለት በመያዣነት የውሀ መስመር ዘግተው ህዝብን ውሀ መከልከል ፍፁም ህገወጥነት መሆኑን ተናግረዋል የኦሮሚያ ክልል የምስራቅ ሀረርጌ አስተዳደርም ሆነ የሀረር ክልላዊ መንግስት የማያውቃቸው አካላት ሀረሚያ ዩኒቨርሲቲ አካባቢ ከሚገኘውና ኤሳባቴ ከሚባለው ስፍራ የሚነሳውን የውሀ መስመር በመያዣነት በመዝጋታቸው ለከተማው ይደርስ የነበረው ውሀ መቋረጡን አስረድተዋልበሌላ በኩል ደግሞ በጅግጅጋ መስመር ኤረር ከሚባል ስፍራ የሚሰራጭ ውሀ የአካባቢው ነዋሪዎች መብራት ካላስገባችሁ ውሀ አናቋርጣለን በማለት መስመሩን መዝጋታቸውን አቶ ተወለዳ ገልፀዋል ወደ ከተማው የሚሄደውን የውሀ መስመር በመስበር ወደ እርሻቸው እንዲፈስ እያደረጉ መሆኑንም አክለዋል ችግሩን በአስቸኳይ ፈትቶ ህዝቡን ከውሀ ጥም ለመታደግ ከምስራቅ ሀረርጌ አስተዳደር ሀላፊዎች ጋር በመሆን ጥቅምት 12 ቀን 2011 አም ውይይት ማድረጋቸውን የገለፁት ሀላፊው በማይታወቁና በህገወጥ መንገድ ጥያቄ እያቀረቡ የሚገኙ ግለሰቦችን በቁጥጥር ስር አውሎ በህግ ለመጠየቅ ስምምነት ላይ መድረሱንም አቶ ተወለዳ ገልፀዋል እንኳን ህገወጥ ተግባር ተጨምሮበት ድሮም በፈረቃ እንደነበር አስታውሰው ችግሩ ሀረር ውስጥ ብቻ ሳይሆን ከሀረር ከተማ በአስር ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ በምትገኘው አወዳይም ላይ መሆኑን አክለዋል በከተማው ሌላው አደገኛና አስፈሪ እየሆነ ስለመጣው የቆሻሻ መጠራቀም በሚመለከት ሪፖርተር ያነጋገራቸው የሀረር ከተማ ማዘጋጃ ቤት ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ መሀመድ ኑረዲን በከተማው ቆሻሻ እንዲከማች ምክንያት የሆነው ከከተማው ሶስት ኪሎ ሜትር ወጣ ብሎ ሀርዌ በሚባል አካባቢ የተዘጋጀው የቆሻሻ ማከማቻ ቦታ ነው ብለዋል ለቆሻሻ ማከማቻ በተዘጋጀው ቦታ ዙሪያና አካባቢ የሚገኙ አርሶ አደሮች ከቆሻሻው ጋር በተገናኘ በሰብላቸው ላይ ለሚደርሰው ጉዳት ካሳ 18 ሚሊዮን ብር የከተማው ካቢኔ ወስኖ እንደነበር ተናግረዋል በአካባቢው ዝናብ ሲጥል በጎርፍ አማካይነት ለሰብል ጠንቅ የሆኑ ፕላስቲኮችና የተለያዩ ቆሻሻዎች በሰብላቸው ውስጥ በመግባት ምርቶቻቸውን እያበላሹባቸው እንደሆነ ጅብና የተለያዩ አውሬዎች በሰብላቸው ላይ ወደ ቆሻሻው ሲመላለሱ ቆሻሻ እየጎተቱ ስለሚያበላሹባቸው የካሳ ክፍያቸው እንዲሻሻል በመጠየቅ እስከሚከፈላቸው ድረስ ቆሻሻ እንዳይጣል መከልከላቸውን አቶ መሀመድ አስረድተዋል  የቆሻሻ መጣያው ቦታ ከ2000 አም መጨረሻ ጀምሮ የተዘጋጀና ለሰባት አመታት ሲጣልበት እንደቆየ የገለፁት ዋና ስራ አስኪያጁ አሁን በተፈጠረው ችግር ምክንያት ላለፉት ሁለትና ሶስት ወራት በከተማው ውስጥ እየተጣለ የመጣው ቆሻሻ ከተማውን እየሞላው መሆኑን አስረድተዋል ካሳ በተከፈለበት ወቅት ያልተከፈላቸው አርሶ አደሮችን ኮሚቴ ተቋቁሞ በመለየት እንዲከፈላቸው መወሰኑን ችግሩን ለማስወገድም እየሰሩ መሆኑን አክለዋል ከካሳ ክፍያ ጋር በተገናኘ በፍርድ ቤት እግድ የተጣለባቸውን ጉዳዮች በአገር ሽማግሌዎችና በአባ ገዳዎች በመፍታት ዘላቂ መፍትሄ ለመስጠት እየተሰራ መሆኑንም ጠቁመዋል አርሶ አደሮቹ ቆሻሻ እንዳይደፋ ሲከለክሉ ጀጎል ግንብ አካባቢ በሚገኝ ክፍት ቦታ ላይ ጉድጓድ ተቆፍሮ ይጣል የነበረ ቢሆንም አሁን ግን በቦታው ላይ ከሌላ አካባቢ የመጡ ከ60 በላይ ሰዎች በህገወጥ መንገድ ስለሰፈሩበት ጊዜያዊ መጣያ ቦታ እንኳን ማጣታቸውን ዋና ስራ አስኪያጁ ገልፀዋል ግለሰቦቹ አይታወቁም ሲሉ ምን ማለታቸው እንደሆነ ተጠይቀው የወቅቱን ሁኔታ በመጠቀም ቦታው የእነሱ እንደሆነ የሚናገሩ ነገር ግን የአካባቢው ነዋሪዎች ያልሆኑ ግለሰቦች መሆናቸውን ገልፀዋል ሸዋ በር አካባቢ የተከማቸው ቆሻሻ እግጅ በጣም ብዙ በመሆኑና በአለም ቅርስነት የተመዘገበውን ጀጎል ግንብም ችግር ውስጥ የሚከት ድርጊት መሆኑን በመጠቆም ከአለም ቅርስነት ከመሰረዙ በፊት ለሚመለከተው አካል ማሳወቃቸውን አቶ መሀመድ አስታውቀዋል
https://www.ethiopianreporter.com/article/13570
804
4,235
በሰሜን ተራሮች ብሄራዊ ፓርክ የ38 ሺ ችግኞች ተከላ ተካሄደ
ሀገር አቀፍ ዜና
July 23, 2019
49
ደባርቅ በሰሜን ተራሮች ብሄራዊ ፓርክ የ38 ሺ አገር በቀል ችግኞች ተከላ ተካሄደ የችግኞቹ መተከል ፓርኩ ከደረሰበት የእሳት አደጋ መልሶ እንዲያገግም የሚያስችል መሆኑ ተገለፀ በሰሜን ተራሮች ብሄራዊ ፓርክ የሰሜን ጎንደር ዞን ግብርና ቢሮ እና የሰሜን ጎንደር ዞን ወጣቶች አደረጃጀት የማይፀድቅ ችግኝ አንተክልም በሚል በመሪ ቃል ችግኝ ተከላ መርሀ ግብር ትናንት በሰሜን ተራሮች ብሄራዊ ፓርክ አካሂዷል የፓርኩ ፅህፈት ቤት ሀላፊ አቶ አበባው አዛናዉ በተለይ ለአዲስ ዘመን እንደተናገሩትበሰሜን ተራሮች ብሄራዊ ፓርክ በመጋቢት መጨረሻ እና በሚያዚያ ወር መጀመሪያ ድንገተኛ የእሳት ቃጠሎ ተነስቶ በተወሰነ የፓርኩ ክፍል ላይ ጉዳት አድርሷልበፌዴራልና በክልል ደረጃ በተካሄደ ሰፊ ርብርብ እሳቱን በአጭር ጊዜ በቁጥጥር ስር ማዋል ተችሏል በአሁኑ ወቅትም ፓርኩን በዘላቂነት ለመጠበቅ የሚያስችል የመልሶ ማልማት ስራ እየተሰራ ነው ያሉት አቶ አበባው በአገር አቀፍ ደረጃ የተጀመረውን የችግኝ ተከላ መርሀ ግብር ንቅናቄ መሰረት በማድረግ በፓርኩ 38 ሺ አገር በቀል ችግኞች መተከላቸው ፓርኩ ከደረሰበት የእሳት አደጋ መልሶ እንዲያገግም ያስችለዋል ብለዋል ለተከላ መርሀ ግብሩ ከፓርኩ የአየር ንብረት ጋር እንዲስማሙ ተደርገው የተዘጋጁ ስድስት አይነት የችግኝ ዝርያዎች መመረጣቸውን የጠቆሙት አቶ አበባው ችግኞቹ የተጎዱና በእሳቱ ጉዳት ደረሰባቸውን አካባቢዎች ጨምሮ በ25 ሄክታር ላይ መተከላቸውንም አብራርተ ዋል የሰሜን ጎንደር ዞን ወጣቶች አደረጃጀት አማካሪ አቶ ጋሻው ተቀባ በበኩላቸው ችግኝ ተከላው መትከልን ብቻ ሳይሆን የሚፀድቅበትንም ሁኔታ ታሳቢ ባደረገ መልኩ ተግባራዊ መደረጉን አብራርተዋል ከተከላው በኋላም ሀላፊነት በመውሰድ የመንከባከብ ስራ እንደሚሰራ አስታውቀዋል የችግኝ ተከላ መርሀ ግብሩ በአገር አቀፍ ደረጃ የተጀመረውን የችግኝ ተከላ መርሀ ግብር ተግባራዊ ከማድረግ ባሻገር ሰኔ 15 የተሰዉትን የክልሉ ታላላቅ አመራሮች ማሰብን አላማው ያደረገ መሆኑም ታውቋልበመርሀ ግብሩ ከሁለት ሺ 200 በላይ ሰዎች ተሳታፊ ሆነዋል አዲስ ዘመን ሀምሌ 162011 
https://www.press.et/Ama/?p=14600
240
44,485
የአሽከርካሪነት ሥልጠና የተከታታሉ 200 የዱከም ነዋሪዎች ፈተና መውሰድ እንዳልቻሉ ገለጹ
ሀገር አቀፍ ዜና
December 6, 2017
Unknown
በዱከም ከተማ  ከ200 በላይ የሚሆኑ ነዋሪዎች የአሽከርካሪነት  ትምህርት ስልጠና   የተከታተሉ ቢሆንም  የመንጃ ፈቃድ  ለመውሰድ የሚያስችለውን ፈተና መፈተን  እንዳልቻሉ  ተናገሩ ነዋሪዎቹ ለዋልታ ቴሌቪዥን ባቀረቡት ቅሬታ ላይ እንደገለፁት ለወራት ያህል በምስራቅ ኢንተርናሽናል የአሽከርካሪዎች ማሰልጠኛ ተቋም ስልጠና ሲከታተሉ የቆዩ ቢሆንም  ለፈተና መቅረብ ባለመቻለቻቸው እየተጉላሉ መሆኑን አስታወቁ  ነዋሪዎቹ የሚጠበቅባቸውን የአሽከርካሪነት ትምህርት  የንድፈ ሀሳብና የተግባር ስልጠናውን የተከታታሉ ቢሆንም  እስካሁን ድረስ በኦሮሚያ ክልል  የሚሰጠውን  የንድፈ ሀሳብና የተግባር  ፈተናው  መውሰድ አልቻልንም ብለዋል የኦሮሚያ ክልል መንገድና ትራንስፖርት ቢሮ ሀላፊ ጉዳዩን አስመልክቶ ዋልታ ቴሌቪዥን ላቀረበላቸው  ጥያቄ  ምላሽ መስጠት አልቻሉም እስካሁን በተደረገው ማጣራት ግን ለአሽከርካሪነት  የትምህርት ስልጠና ሲሰጥ የቆየው ምስራቅ  ኢንተርናሽናል የአሽከርካሪዎች ተቋም ለስልጠና የሚያበቃውን የደረጃ መስፈት የማያሟላ በመሆኑ መዘጋቱ  ተረጋግጧል የጉዳዩን በማስመልከት ከዋልታ ቴሌቪዥን ጥያቄ የቀረበላቸው የዱከም ከተማ የመንገድና ትራንስፖርት  ምክትል ሀላፊው አቶ ታደሰ ደገፋ በበኩላቸው እንደገለፁት ተቋሙ በክልሉ  የመንገድና ትራንስፖርት ቢሮ ተዘግቶ እያለ ሰልጣኝ ተማሪዎችን በመመዝገብ ስልጠና በመስጠት  ህገወጥ ተግባር ሲፈፅመ መቆየቱን ተናግረዋል          
https://waltainfo.com/am/31830/
136
33,310
ጥሎ ማለፍ | ፋሲል ከተማ በመለያ ምቶች አዳማ ከተማን  አሸንፎ ወደ ሩብ ፍጻሜ ተሸጋግሯል
ስፖርት
June 21, 2017
Unknown
22 በተጠናቀቀው መደበኛ ክፍለጊዜ የመጀመሪያ 15 ደቂቃዎች ሁለቱም ቡድኖች ቶሎ ቶሎ ወደግብ በመድረስ ተመጣጣኝ ፉክክርን ማድረግ ቢችሉም ተጠቃሽ ኢላማውን የጠበቀ የግብ ሙከራ ግን ማድረግ አልቻሉም በፋሲል በኩል ሁለቱ የመስመር አጥቂዎች አብዱረህማን ሙባረክና ኤርሚያስ ሀይሉ ወደ ራሳቸው የሜዳ ክፍል በጥልቀት በመመለስ ኳሶችን ከራሳቸው የግብ ክልል በመነሳት እጅግ ፈጣን የሆነ የመልሶ ማጥቃት እንቅስቃሴ ላይ በጎልህ ፍጥነታቸው በመጠቀም የአዳማ ተጫዋቾችን ሲፈተኑ ተስተውሏል በአንፃሩ አዳማ ከተማዎች ፊት ላይ ሁለቱ አጥቂዎች ዳዋ ሁቴሳ እና ታፈሰ ተስፋዬነ ከቀሪው የቡድኑ አባላት እጅጉን በመነጠላቸው በተናጥል ተጫዋቾች ከሚያደርጉት ጥረት ውጪ እንደቡድን በማጥቃቱ ረገድ እጅጉን ደካማ ሆነው ተስተውለዋልበ27ኛው ደቂቃ ላይ ፋሲል ከተማዎች በፈጣን መልሶ ማጥቃት ያገኙትን ኳስ ሰለሞን ገመድህን የግል ክህሎቱን ተጠቅሞ ያሳለፈለትን ኳስ ወጣቱ አጥቂ አቤል ያለው በቀላሉ ከመረብ አዋህዶ ቡድኑን ቀዳሚ ማድረግ ችሏልከግቧ መቆጠር በሀላ ፋሲሎች ከመጀመሪያው ደቂቃዎች በተለየ በመጠኑ ወደ ሀላ በማፈግፈግ ለመከላከል ጥረት አድርገዋል ነገርግን አዳማዎች ይበልጥ ተጭነው መጫወት ችለዋል በ36ኛው ደቂቃ ላይም በጨዋታው በተለይም በመጀመሪያው አጋማሽ እጅግ ድንቅ የነበረው ቡልቻ ሹራ በግል ጥረቱ ከግብ ክልል ውጪ አግኝቶ በቀጥታ ወደ ግብ የላካት ኳስ የፋሲሉ ግብጠባቂ ቴዎድሮስ ስህተት ታክሎባት ከመረብ ተዋህዳለችከአቻነቷ ግብ መቆጠር በሀላ አዳማ ከተማዎች ፍፁም የበላይነት ወስደው መጫወት ችለዋል በተለይም በ39ኛው ደቂቃ ታፈሰ ተስፋዬ ከመስመር ተስፋዬ ነጋሽ ያሻገረለትን ኳስ ሳይጠቀምባት የቀረችው እንዲሁም በ451ኛው ደቂቃ ቡልቻ ሹራ ከግብ ክልል ውጪ በቀጥታ ሞክሮ የግቡ ቋሚ ያዳነበት ኳሶች አዳማን ወደ መሪነት ማምጣት የሚችሉ ተጠቃሽ አጋጣሚዎች ነበሩበሁለተኛው አጋማሽ ጅማሮ በ50ኛው ደቂቃ ላይ ሱሌይማን መሀመድ ከቀኝ መስመር ያሻማውን የቅጣት ምት ዳዋ ሁቴሳ በግሩም ሁኔታ በግንባሩ በመግጨት አስቆጥሮ ቡድኑን መሪ ማድረግ ችሏልከግቧ መቆጠር በሀላ የሁለተኛው አጋማሽ የጨዋታ እንቅስቃሴ እጅግ በጣም በተቀዛቀዘ መልኩ ሊካሄድ ችሏል ፋሲል ከተማ ጎል እሰኪያስቆጥሩ ድረስም ሙከራ አልታየም በ78ኛው ደቂቃ ላይ ኤርሚያስ ሀይሉ ፍጥነቱን ተጠቅሞ ከመሀል የተሻገረለትን ኳስ ከግብ ክልል ውጪ በቀጥታ በመምታት የጃኮ ፔንዜ ግብ ክልልን ለቆ መውጣቱን ተከትሎ በቀጥታ በመምታት ማራኪ ግብን አስቆጥሮ ጨዋታው 22 በሆነ ውጤት በመደበኛ ሰአት ተጠናቆ ወደ መለያ ምት እንዲያመሩ አስችሏልበተጨማሪ ደቂቃ ላይ የአዳማ ከተማው አሰልጣኝ ተገኔ ነጋሽ ኮነንጓዊው ግብ ጠባቂ ጃኮ ፔንዜን አስወጥተው ጃፋር ደሊልን ሲያስገቡ በአንፃሩ ፋሲል ከተማዎች ኤርሚያስ ሀይሉን አስወጥተው ኤዶሞ ሆሮሶቪን በማስገባት ወደ ፍፁም ቅጣት ምት ማምራት ችለዋል በመለያ ምቱ በአዳማ ከተማዎች በኩል ጃፋር ደሊል ሁለት መለያ ምቶችን ሲያድን በአንፃሩ ቴዎድሮስ ጌትነት ሶስት መለያ ምቶችን በማዳን ለቡድኑ ባለውለታ መሆን ችሏል በዚህም መሰረት ፋሲል ከተማ በመለያ ምት 32 በሆነ ውጤት በማሸነፍ ከመጪው ሰኔ 20 ጀምሮ ወደሚደረገው የሩብ ፍፃሜ ውድድር መቀላቀል ችሏል የሩብ ፍፃሜ መርሀ ግብርማክሰኞ ሰኔ 20 ቀን 20091030 ቅዱስ ጊዮርጊስ ከ መከላከያረቡእ ሰኔ 21 ቀን 20091030 ወልድያ ከ ፋሲል ከተማሀሙስ ሰኔ 22 ቀን 20090830 ጅማ አባ ቡና ከ አአ ከተማ1030 ወላይታ ድቻ ከ ኢትዮ ኤሌክትሪክ
https://soccerethiopia.net/football/29079
397
48,604
ጠ/ሚ ኃይለማርያም በአቡጃ በሚካሄደው የአፍሪካ መሪዎች ስብሰባ ላይ ለመሳተፍ ወደ ስፍራው ተጓዙ
ፖለቲካ
July 14, 2013
Unknown
አዲስ አበባ ሀምሌ 072005 ዋኢማ ጠቅላይ ሚኒስትር ሀይለማርያም ደሳለኝ በናይጄሪያ አቡጃ በሚካሄደው የአፍሪካ መሪዎች ስብሰባ ላይ ለመሳተፍ ዛሬ ሀምሌ 72005 አም ወደ ስፍራው ተጉዘዋልስብሰባው በኤችአይቪኤድስ ወባ እና ቲቪ የመሳሰሉ በሽታዎች መከላከል ላይ ትኩረት ያደርጋልእንድ ኢሬቴድ ዘገባ ስብሰባው  ከ13 አመት በፊት እነዚህን በሽታዎች ለመቆጣጠር አፍሪካ እስከ 2015 ድረስ ትኩረት ሰጥታ መስራት እንዳለባት ተወስኖ የነበረ ሲሆን በዚህ ስብሰባ እነዚህ በሽታዎች ለመከላከል የተሰራውን ስራ ይገመግማል
https://waltainfo.com/am/27852/
63
37,271
የአቢሲኒያ መጥምቃዊያን ቤተክርስትያን በሐርለም
ሀገር አቀፍ ዜና
October 04, 2018
Unknown
በኒው ዮርክ ታላቁ ማንሀታን ክፍለከተማ ከማእከሉ ብዙም ሳይርቅ በተዘረጋው ሀርለም ቀበሌ ውስጥ 138 ዌስት 138ኛው መንገድ ላይ የቆመ ውብ የድንጋይ ጥርብ ህንፃ ግንባታው ተጠናቅቆ የዛሬ ስራውን ከጀመረ ዘንድሮ ልክ ዘጠና አምስት አመት ሞላውበውስጡ የያዘው ታሪክ ግን በአሜሪካ ጥቁሮች ጉዞ ውስጥ አንፀባራቂ ከሚባሉ ምእራፎች አንዱ የሆነ የሁለት መቶ አመታት መድብል ነውይህ ህንፃ የአቢሲኒያ መጥምቃዊያን ቤተክርስትያን ነው አቢሲኒያን ባፕቲስት ቸርች ተብሎ ይጠራል ይህቺ ቤተክርስትያን የአሜሪካ ጥቁሮች መንፈሳዊና የፖለቲካም አለም እምብርት ከሆኑ ስፍራዎች አንዷ ነች በምእራቡ ንፍቀክበብ የመጀመሪያዪቱ የጥቁሮች ቤተክርስትያን
https://amharic.voanews.com//a/abyssinian-baptist-church-harlem-10-4-2018/4600138.html
77
13,950
የህወሓት ቅጥረኞች የተዛባ መረጃን የማሰራጨት ተልዕኮን ተቀብለው ወደ ሱዳን ከሸሹ ዜጎች ጋር ተቀላቅለዋል- የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መረጃ ማጣሪያ
ሀገር አቀፍ ዜና
Nov 24, 2020
1,233
አዲስ አበባ ህዳር 15 2013 ኤፍቢሲ የህወሀት ቅጥረኞች የተዛባ መረጃን የማሰራጨት ተልእኮን ተቀብለው ወደ ሱዳን ከሸሹ ዜጎች ጋር እንደ ተቀላቀሉ ተአማኒ መረጃ ማግኘቱን የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መረጃ ማጣሪያ አስታወቀአለም አቀፍ መገናኛ ብዙሀን እንዲሁም አለም አቀፍ ተቋማት ከእነዚህ ቡድኖች የሚቀበሉትን መረጃ በሚገባ እንዲፈትሹ እና እንዲያጣሩም አሳስቧል
https://www.fanabc.com/%e1%8b%a8%e1%88%85%e1%8b%88%e1%88%93%e1%89%b5-%e1%89%85%e1%8c%a5%e1%88%a8%e1%8a%9e%e1%89%bd-%e1%8b%a8%e1%89%b0%e1%8b%9b%e1%89%a3-%e1%88%98%e1%88%a8%e1%8c%83%e1%8a%95-%e1%8b%a8%e1%88%9b%e1%88%b0/
45
14,183
ለሀገር መከላከያ ክብር እቆማለሁ መርሀ ግብር በሶማሌ ክልል ተካሄደ
ሀገር አቀፍ ዜና
Nov 17, 2020
84
አዲስ አበባ ህዳር 8 2013 ኤፍ ቢ ሲ ለሀገር መከላከያ ክብር እቆማለሁ መርሀ ግብር በሀገሪቱ የተለያዩ አካባቢዎች ተካሄዷልየሶማሌ ክልል የካቢኔ አባላት ለሀገር መከላከያ ክብር እቆማለሁ መርሀ ግብርን ከረፉዱ 530 ላይ ለ1 ደቂቃ ቀኝ እጃቸውን በግራ ደረታቸው በማድረግ ለሀገር መከላከያ ሰራዊት ያላቸውን ክብር አሳይተዋልየክልሉ የካቢኔ አባላት ለሀገር መከላከያ ሰራዊት ድጋፍ የሚውል 10 ሚሊየን ብር እና 2 ሺህ ፍየልና ሰንጋ ድጋፍ ማድረጋቸውን የሶማሌ ክልል ሬዲዮና ቴሌቪዥን ዘግቧል
https://www.fanabc.com/43428-2/
67
36,346
የሶዴፓ መግለጫ
ሀገር አቀፍ ዜና
October 22, 2019
Unknown
የሶማሌ ክልል ገዢ ፓርቲ ሶዴፓለሁለት ቀናት ያካሄደውን ውይይት ሲያጠናቅቅ ባወጣው መግለጫ እንዳስታወቀው ሶዴፓ የመተባበር የመተጋገዝ የመዋደድና የእውነተኛ ህገ መንግስታዊና ህብረብሄራዊ ፌደራላዊ ስርአት እንጂ ወደነበረው በደል ግፍና ትርምስ የሚመልሰን ማንኛውም ህልም ቦታ የለውም ብሏል
https://amharic.voanews.com//a/somali-parties-statement-10-22-2019/5134737.html
33
41,565
የገንዘብ አቅርቦት ማነስ አነስተኛውን ንግድ እየጎዳ ነው
ዓለም አቀፍ ዜና
February 20, 2015
Unknown
በኢትዮጵያ አነስተኛና መካከለኛ የንግድ ተቋማት ከሚገጥሟቸው ዋና ዋና ችግሮች አንዱ የገንዘብ አቅርቦት ዝቅተኛነት መሆኑን የአለም ባንክ ያካሄደውና ዛሬ ይፋ የተደረገ ጥናት አመልክቷልከበቋማቱ ሰባ ከመቶ የሚሆኑት ለችግሩ ተጋላጭ መሆናቸውም ተነግሯልለዝርዝሩ የተያያዘውን የእስክንድር ፍሬውን ዘገባ ያዳምጡ
https://amharic.voanews.com//a/poor-financial-market-hurting-Ethiopias-small-business/2650890.html
34
18,838
የደቡብ አፍሪካው ፕሬዚዳንት ሲሪል ራማፎሳ ከኮቪድ19 ጋር በተያያዘ ራሳቸውን አገለሉ
ዓለም አቀፍ ዜና
Oct 28, 2020
490
አዲስ አበባ ጥቅምት 18 2013 ኤፍቢሲ የደቡብ አፍሪካው ፕሬዚዳንት ሲሪል ራማፎሳ ከኮቪድ19 ጋር በተያያዘ ራሳቸውን ማግለላቸውን የፕሬዚዳንቱ ፅህፈት ቤት አስታወቀፕሬዚዳንቱ ቅዳሜ ምሽት በታደሙበት የእራት ግብዣ ላይ የተገኘ ሌላ እንግዳ በኮቪድ19 መያዙ መረጋገጡን ተከትሎ ራሳቸውን አግልለዋልጆሀንስበርግ ከተማ በሚገኝ ሆቴል በተዘጋጀው በእራት ግብዣው ላይ ከ35 በላይ ሰዎች ተገኝተው ነበር ነው የተባለውይሁን እንጅ ፕሬዚዳንቱ የቫይረሱን ምልክት አለማሳየታቸው ተነግሯልነገር ግን የጤና ባለሙያዎችን ምክረ ሀሳብ በመከተል ምልክት የሚያሳዩ ከሆነ ምርምራ ያደርጋሉም ነው የተባለውፕሬዚዳንቱ ስራቸውን ባሉበት ሆነው እንዲሚያከናውኑም ነው የተገለፀውበእራት ግብዣው ላይ የተገኙ እንግዶች ስለጉዳዩ እንዲያውቁ ተደርጓልምንጭቢቢሲ የዜና ሰአት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዜናዎችን በፍጥነት በአጭር የፅሁፍ መልእክት መልክ በስልክዎ ላይ እንዲደርስዎ ወደ 8111 OK ብለው ይላኩ
https://www.fanabc.com/%e1%8b%a8%e1%8b%b0%e1%89%a1%e1%89%a5-%e1%8a%a0%e1%8d%8d%e1%88%aa%e1%8a%ab%e1%8b%8d-%e1%8d%95%e1%88%ac%e1%8b%9a%e1%8b%b3%e1%8a%95%e1%89%b5-%e1%88%b2%e1%88%aa%e1%88%8d-%e1%88%ab%e1%88%9b%e1%8d%8e/
104
28,170
ሴቶች ፕሪምየር ሊግ | ሀዋሳ ከተማ እና ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ተጋጣሚዎቻቸውን አሸንፈዋል
ስፖርት
February 24, 2020
Unknown
በኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ 8ኛ ሳምንት የመጨረሻ ጨዋታዎች ሀዋሳ ከተማ ከሜዳው ውጪ መቐለ 70 እንደርታን ሲያሸንፍ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አዲስ አበባ ከተማን በመርታት ወደ መሪነቱ ተመልሷልመቐለ ላይ የተደረገው የመቐለ 70 እንደርታ እና ሀዋሳ ከተማ ጨዋታ በእንግዶቹ 42 የበላይነት ተጠናቋል ተመጣጣኝ ፉክክር በታየበት የጨዋታው የመጀመርያ ክፍለ ጊዜ ሁለቱም ቡድኖች በተመሳሳይ ረጃጅም ኳሶች ምርጫቸው አድርገው ነበር የገቡ ሲሆን ግብ በማስቆጠር ቀዳሚ የነበሩት ባለሜማዎቹ ናቸው በአምስተኛው ደቂቃም ባለሜዳዎቹ መቐለ በዮርዳኖስ ምኡዝ አማካኝነት መሪ መሆን ችለዋልከግቡ በሀላ ምላሽ ለመስጠት ያልዘገዩት እንግዶቹ ሀዋሳዎች በዘጠነኛው ደቂቃ አቻ መሆን ችለዋል መሳይ ተመስገን የተከላካዮች መዘናጋት ተጠቅማ አምልጣ በመግባት ግብ አስቆጥራ ቡድኗን አቻ ማድረግ ችላለች ከግቡ በሀላ ፍፁም ብልጫ የነበራቸው እንግዶቹ በተደጋጋሚ ግዜ ወደ ተጋጣሚ ግብ ክልል ደርሰው ሙከራዎች አድርገዋል በተለይም መሳይ ተመስገን በመልሶ ማጥቃት የተጋጣሚ ተጫዋቾች አምልጣ ሄዳ መታው ተከላካዮች ተረባርበው ወደ ውጭ ያወጧት ሙከራ ለግብ የቀረበች ነበረች መደበኛ ሰአት ተጠናቆ በተሰጠ ጭማሪ ደቂቃም ዙፋን ደፈርሻ ከማእዝን የተሻማው ኳስ በግንባሯ አስቆጥራ ቡድኗን መሪ ማድረግ ችላለችጥሩ አጀማመር አድርገው የሀላ ሀላ የተዳከሙት ባለሜዳዎቹ መቐለዎች ሀዋሳ ከተማዎች ግብ ከማስቆጠራቸው በፊት መሪ መሆን የሚችሉበት እድል አምክነዋል አበባ ገብረመድሀን ከመስመር ተሻምቶ የሀዋሳ ተጫዋቾች የጨረፉት ኳስ ከግቡ አፋፍ ላይ አግኝታ ነበር ያልተጠቀመችበትእንደ መጀመርያው አጋማሽ ሁሉ የሀዋሳዎች ብልጫ የነበረው ሁለተኛው አጋማሽ እንግዶቹ አጨዋወታቸው ቀይረው ኳስን ተቆጣጥረው ለመጫወት ጥረት ያደረጉበት ሲሆን መቐለዎችን እንደመጀመርያው አጋማሽ በረጃጅም ኳሶች እድሎች ለመፍጠር ጥረት አድርገዋል በአርባ ሰባተኛው ደቂቃም መሳይ ተመስገን ከመጀመርያው ግቧ በተመሳሳይ መንገድ የራሷ ጥረት ታክሎበት ግሩም ግብ በማስቆጠር ለቡድኗ ስስተኛው ለራሷ ሁለተኛው ግብ አስቆጥራለችሀዋሳዎች ከግቡ በሀላም በኳስ ቁጥጥር ተሽለው በመታየት በርካታ ለግብ የቀረቡ ሙከራዎች አድርገዋል ከነዚህም ካሰች ፍስሀ እና ዙፋን ደፈርሻ ከርቀት ያደረጓቸው ሙከራዎች ይጠቀሳሉ በተለይም ዙፋን የደረገቻት ሙከራ ለጥቂት ወደ ውጭ ወጣች እንጂ የግብ መጠኑን ከፍ ለማድረግ ተቃርባ ነበርበሁለተኛው አጋማሽ ይበልጥ ተዳክመው እና የተጋጣሚን አጥቂዎች ለመቆጣጠር የተቸገሩት መቐለዎች በረጅሙ ወደ ብቸኛ አጥቂዋ ዮርዳኖስ ምኡዝ በሚሻገሩ ኳሶች ከፈጠሯቸው ተጋጠሚን ያላስቸገሩ ሙከራዎች ውጭ ይህ ነው የሚባል ንፁህ የግብ እድሎች አልፈጠሩም ሆኖም አስካለ ገብረፃድቃን በአንድ አጋጣሚ ያደረገችው ሙከራ ተከላካዮች ተደርበው ባያወጡት ጎል የመሆን እድሉ የሰፋ ነበርበጨዋታው መገባደኛ ደቂቃ ሁለቱም ቡድኖች አንዳንድ ግቦች አክለዋል መቐለዎች በፍፁም ኪሮስ ግብ ሲያስቆጥሩ እንግዶቹ በአይናለም አሳምነው አማካኝነት አራተኛ ግባቸው አስቆጥረዋል ፍፁም የተሻማውን ኳስ በግርግር መሀል አግኝታ ስታስቆጥር አይናለም ከመሳይ ተመስገን ጋር አንድ ሁለት ተጫውታ ነው ጎሉን ያስቆጠረችውዛሬ በተደረገ ሌላ ጨዋታ በአካዳሚ ሜዳ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አዲስ አበባ ከተማን 20 በማሸነፍ መሪነቱን ዳግም ተረክቧል ትእግስት ያደታ እና ህይወት ደንጊሶ የንግድ ባንክ የድል ጎሎች ያስቆጠሩ ተጫዋቾች ናቸው
https://soccerethiopia.net/football/56351
369
18,212
የማህበረሰብ ንቅናቄ ህገ ወጥ የሰዎች ዝውውርን የመከላከሉ ስራ ማዕከል መሆን ይገባዋል – አቶ ደመቀ መኮንን
ሀገር አቀፍ ዜና
Jan 17, 2020
308
አዲስ አበባ ጥር 8 2012 ኤፍ ቢ ሲ የማህበረሰብ ንቅናቄ ህገ ወጥ የሰዎች ዝውውርን የመከላከሉ ስራ ማእከል መሆን እንዳለበት ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን አሳሰቡብሄራዊ የህገ ወጥ የሰዎች ዝውውር እና ሰዎችን በህገወጥ መንገድ ድንበር የማሻገር ወንጀል ተከላካይ ምክር ቤት ዛሬ መደበኛ ስብሰባውን አድርጓልየምክር ቤቱ ሰብሳቢ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ችግሩን ስር ነቀል በሆነ መንገድ ለመቅረፍ የአስተሳሰብ ለውጥ ላይ ትኩረት አድርጎ መስራት እንደሚገባ ተናግረዋልገንዘብን መሰረት ባደረጉ ጥቂት ደላሎች ምክንያት የደሀ ልጆች እየተጎዳ የሚቀጥልበት ሂደት መቆም አለበትም ብለዋልወንጀሉን የመከላከሉ ስራ ማእከልም የማህበረሰብ ንቅናቄ መሆን እንደሚገባው ጠቅሰው ከዚህ አንፃር ቤተሰብ ትልቁን ድርሻ መወጣት እንዳለበት ገልፀዋልየግንዛቤና የአእምሮ ልማት ማእከል የሆኑ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት አላስፈላጊ ከሆኑ ሁከቶች ወጥተው ስራ ፈጣሪ ዜጎችን ማፍራት እንደሚገባቸውም አሳስበዋልበህገ ወጥ መንገድ ድንበር የማሻገር ወንጀልን ለመከላከል የወጣው አዋጅ ግልፅነት የጎደለውና ከሌሎች ህጎች ጋር የማይጣጣም ከመሆኑ ጋር ተያይዞ ማሻሻል በማስፈለጉ ረቂቅ አዋጁ ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት መመራቱ ተገልጿልየፌደራል ጠቅላይ አቃቤ ህጉ አቶ ብርሀኑ ፀጋዬ በበኩላቸው ወንጀሉ በምስጢር የሚሰራና በርካታ አካላት የሚሳተፉበት መሆኑ የመከላከልና ህግ የማስከበሩን ስራ አስቸጋሪ እንዳደረገው ጠቅሰዋልተሳታፊዎች የቅንጅት ጉድለት እና የስራ እድል ፈጠራ ወንጀሉን የመከላከሉን ስራ በሚፈለገው ደረጃ እንዳይሳካ አድርጓል ማለታቸውን ከኢዜአ ያገኘነው መረጃ ያመላክታል
https://www.fanabc.com/%e1%8b%a8%e1%88%9b%e1%88%85%e1%89%a0%e1%88%a8%e1%88%b0%e1%89%a5-%e1%8a%95%e1%89%85%e1%8a%93%e1%89%84-%e1%88%85%e1%8c%88-%e1%8b%88%e1%8c%a5-%e1%8b%a8%e1%88%b0%e1%8b%8e%e1%89%bd-%e1%8b%9d%e1%8b%8d/
180
48,995
ኢኖቬሽን አፍሪካ ዲጂታል ጉባኤ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነዉ
ቢዝነስ
June 10, 2019
Unknown
ከ47 አገራት በተዉጣጡ ተሳታፊዎች እየተከበረ የሚገኘዉ ኢኖቬት ኢትዮጵያ ሳምንት አንዱ መርሀ ግብር የሆነዉ ኢኖቬሽን አፍሪካ ዲጂታል ጉባኤ ዛሬ በሸራተን ሆቴል በማካሄድ ላይ ነዉበጉባኤዉ ላይ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትሩ ዶር ኢር ጌታሁን መኩሪያ ኢትዮጵያ አሁን ያለችበት ደረጃ ከቴክኒክ መሰረተ ልማት አንፃር የተሻለ ቢሆንም ከዜጎች ተጠቃሚነት አኳያ ግን ዉስንነቶች እንዳሉባት ተናግረዋልለዘርፉ ልዩ ትኩረት በመስጠትና በተለይ በተወሰኑ ዘርፎች ላይ ይበልጥ በማተኮር ክፍተቱን ለመሙላት መታቀዱንም ጠቁመዋልበአፍሪካ ህብረት ኮመንዌልዝ የአይቲዩ ቡድን ሊቀመንበር የሆኑት ዶር ባሻር ጋዋንዶ በበኩለቸዉ በአፍሪካ በየአመቱ ከ75 ቢሊየን ዶላር በላይ በዲጂታል ቴከኖሎጂ እንደሚንቀሳቀስ ጠቁመዉ ዘርፉ የሚጠይቀዉን መሰረተ ልማት ይበልጥ በማሟላት ለአህጉሩ ኢኮኖሚ እድገት የሚኖረዉን ድርሻ ይበልጥ ማሳደግ እንደሚቻል ገልፀዋልዲጂታል ቴክኖሎጂ በአፍሪካ በየአመቱ 20 በመቶ እድገት እያሳየ ሲሆን አብዛኛዉ ተጠቃሚዎቹ ከ24 አመት በታች የሆኑ እንደሆኑም ተመልክቷልበአፍሪካ የቴክኖሎጂ መሰረተ ልማት 22 በመቶ ብቻ ሲሆን ተደራሽነቱም ገና 6 በመቶ ነዉቴክኖሎጂዉን በመጠቀም ናይጀሪያና ደቡብ አፍሪካ ቀዳሚዉን ስፍራ ይይዛሉ
https://waltainfo.com/am/23834/
134
23,953
ጂቡቲ እየገነባችው ከሚገኙ ወደቦች ሦስተኛውንና ለጨው ምርት ማስተናገጃ የሚውለውን ወደብ ሥራ አስጀመረች
ቢዝነስ
25 June 2017
Unknown
የዶራሌ ሁለገብ ወደብ ተገንብቶ መጠናቀቁ በተበሰረ በሶስት ሳምንት ጊዜ ውስጥ ታጁራ የተሰኘውና በአብዛኛው የኢትዮጵያን የፖታሽ ማእድን ለውጭ ገበያ ለማቅረብ እንደሚያገልገል የሚጠበቀው ወደብ ስራ በጀመረ በሳምንቱ ለአገሪቱ አራተኛ የሆነውንና የጨው ምርት የሚስተናግደውን የጎውበት ወደብ አጠናቆ ለስራ ማዘጋጀቱን የጂቡቲ መንግስት ይፋ አደረገበ64 ሚሊዮን ዶላር የተገነባው የጎውበት ወደብ ለውጭ ገበያ የሚውል አምስት ሚሊዮን ቶን ጨው የማስተናገድ አቅም እንዳለው የጁቡቲ መንግስት ለሪፖርተር በላከው መግለጫ አስታውቋል ወደቡ በአብዛኛው ከአሳል የጨው ሀይቅ የሚወጣውን ምርት ለአለም ገበያ ለማቅረብ ያስችላል ብሏል የጂቡቲ ወደቦች አስተዳደርና ነፃ የኢኮኖሚ ዞን ባለስልጣን ሊቀመንበር አቡባካር ኦማር ሀዲ የጨው ማስተናገጃ ወደቡ ሀሙስ ሰኔ 15 ቀን 2009 አም ሲመረቅ እንደተናሩት አዲሱ ወደብ ጂቡቲን በአፍሪካ የሎጂስቲክ አገልግሎት ማእከል እንድትሆን የሚያበቃት የመሰረተ ልማት አውታሮች አካል ነውከጨው በተጨማሪ የጂፕሰም ምርቶችን የሚያተናግደው የጎውበት ወደብን ጨምሮ ከጥቂት ሳምንታት በፊት ይፋ ያደረጋቸው የዶራሌ ሁለገብ እንዲሁም የታጁራ ወደቦችን ለመገንባት ከ730 ሚሊዮን ዶላር ወጪ ማድረጉን የጂቡቲ መንግስት ይፋ አድርጓል በ1997 አም ተገንብቶ የተጠናቀቀው ሆራይዘን ጂቡቲ ተርሚናልስ የተባለው የድፍድፍ ነዳጅ ማከማቻና ማጣሪያ እንዲሁም የኤክስፖርት ማድረጊያ ማእከል ለመገንባት 200 ሚሊዮን ዶላር ወጪ ማድረጉን የጂቡቲ መንግስት አስታውቋል በአመት አስር ሚሊዮን የቁም እንስሳት እንደሚያስተናግድ የተነገረለት የዳመርጆግ ወደብ ግንባታም በቅርቡ እንደሚጠናቀቅ ተጠቅሶ ለግንባታውም 70 ሚሊዮን ዶላር ወጪ እንደሚደረግ ታውቋል ከዚህም በተጨማሪ የመርከብ ጥገናና ኢንስፔክሽን ማካሄጃ ማእከል ግንባታ እኤአ በ2018 እንደሚጠናቀቅ ሲገለፅ ለግንባታውም 200 ሚሊዮን ዶላር መመደቡን ጠቁሟል ከዚህም ባሻገር የተፈጥሮ ጋዝ ማከማቻና የኤክስፖርት ተርሚናል ግንባታም በ28 ቢሊዮን ዶላር እየተገነባ ሲሆን ይህም እኤአ በ2019 እንደሚጠናቀቅ ይፋ ተደርጓል  ባለፈው አመት ግንባታው ተጠናቆ አገልግሎት መስጠት ይጀምር እንደነበር የሚጠበቀው የታጁራ ወደብ ከኢትዮጵያ የሚጓጓዘውን 2000 ቶን በቀን ወይም አራት ሚሊዮን ቶን በአመት የፖታሽ ማእድን የማስተናገድ አቅም ያለው ሲሆን የሚያስተናግደው የፖታሽ ማእድን በአብዛኛው በትግራይና በአፋር ክልሎች የሚገኝ ነው ሁለቱ ክልሎች ለጂቡቲ ካለቸው ቅርበት አኳያ የታጁራ ወደብ ለፖታሽ ማእድን ማስተናገጃነት እንዲውል መደረጉ ከተዘረጋው የባቡር ትራንስፖርት አኳያም የፖታሽን የወጪ ንግድ ወጪ በመቀነስ አዋጭ እንደሚያደርገው ከኢትዮጵያ በኩል ይገለፃል የጂቡቲ በጂቡቲ መንግስት የ765 በመቶ ድርሻ እንዲሁም ቻይና መርቻንት ሆልዲንግስ በተባለውና ግንባታውን ባከናወነው ኩባንያ የ235 በመቶ ድርሻ የተገነባው የዶራሌ ወደብ 57 ሄክታር የሚሸፍን ጠቅላላ የጭነት ቦታ እንዳለው መዘገባችን ይታወሳል ትልልቅ ብትን ጭነቶች የሚስተናገዱበት 20 ሄክታር የሚሸፍን ስፋት ያለው ተርሚናል እንዲሁም 23 ሄክታር የሚሸፍን የኮንቴይነር ማስተናገጃ 15 ሄክታር የተሽከርካሪ ጭነቶች ሮሮ መጫኛና ማውረጃ ቦታን ጨምሮ 35 ሺህ ካሬ ሜትር የማከማቻ መጋዘንና ሌሎችም አገልግሎት መስጫዎችን አካቷል ይህ ወደብ ግንባታ ተጠናቆ ለምረቃ የበቃው ግንቦት 16 ቀን 2009 አም እንደነበር ይታወሳልከ90 በመቶ በላይ የኢትዮጵያን ወጪና ገቢ እቃዎች ሲያስተናግድ የቆየው የጂቡቲ ወደብ እያደገ በመጣው ከፍተኛ ጭነት ሳቢያ እየተጣበበ በመምጣቱ አዳዲስ ወደቦችን ለመገንባት መነሳቱን የጁቡቲ መንግስት ይፋ ካደረገ ከአራት አመታት በላይ አስቆጥሯል ይሁንና የሚያስፈልገውን መጠን ያህል ገንዘብ ሊያገኝ ባለመቻሉ ምክንያት በወደቦቹ ግንባታ መጓተት መከሰቱን ማስታወቁ አይዘነጋምበየአመቱ በጂቡቲ ወደብ የሚስተናገዱና ትራንዚት የሚያደርጉ መርከቦች ቁጥር በየጊዜው ጭማሪ እያሳየ መሆኑን የሚገልፀው የጂቡቲ መንግስት ከእስያ ከአውሮፓና ከአፍሪካ አገሮች የሚመላለሱ ከ30 ሺህ በላይ መርከቦችን በማስተናገድ የ20 በመቶ ጭማሪ የሚታይበት ከ57 ሚሊዮን ቶን በላይ ጭነት በየአመቱ በማስተናገድ ላይ እንደሚገኝ አስታውቋል የዶራሌ ወደብን የገነባው የቻይናው መርቻንት ሆልዲንግስ ኩባንያ ከጂቡቲ መንግስት ጋር በሽርክና መስራት የጀመረው ከአራት አመታት በፊት ነው በቅርቡ የኢትዮጵያ መንግስት ንብረት የሆነውን የንግድ መርከብ ድርጅትን የ40 በመቶ ድርሻ ለመግዛት ጥያቄ አቅርቦ ድርድር ላይ እንደሚገኝ ይታወቃልምንም እንኳ የጂቡቲ መንግስት ተጨማሪ አራት ወደቦችን በማዘጋጀት በአብዛኛው የኢትዮጵያን የገቢና ወጪ እቃዎች በቅልጥፍና ለማስተናገድ ያለውን ፍላጎት በተግባር እያሳየ ቢሆንም የኢትዮጵያ መንግስት በሌሎች አገሮች የሚገኙ አማራጭ ወደቦችን ማፈላለጉን አልገታም በቅርቡ ይፋ የወጡ ዘገባዎች እንደሚያመላክቱት በሶማሌላንድ በሚገኘው የበርበራ ወደብ የ19 በመቶ ድርሻ በመግዛት በወደቡ የባለቤትነት ብቻም ሳይሆን የተጠቃሚነት ፍላጎት እንዳለው አስታውቋል ከዚህም በተጨማሪ በሱዳን በሚገኘው ፖርት ሱዳን ወደብም ከፍተኛ የማዳበሪያ ጭነቶችን ማስገባት ከጀመረ ሁለት አመታት እንዳስቆጠረ ሪፖርተር  ዘግቧልከ900 ሺህ ያነሰ ህዝብ ያላት ጂቡቲ ለወደቦች ለባቡር ለመንገድ ለኤሌክትሪክ ሀይልና ለመሳሰሉት ፕሮጀክቶች በአብዛኛው ከኢትዮጵያ ጋር ለምትገናኝባቸው መሰረተ ልማት አውታሮች ግንባታ በጠቅላላው 14 ቢሊዮን ዶላር ያህል በጀት መመደቧ ሲታወቅ በአብዛኛው ከቻይና መንግስት በምታገኘው ፋይናንስ እንደሚሸፈኑ ይታወቃል የጂቡቲ መንግስት በጠቅላላው የ15 ቢሊዮን ዶላር ካፒታል በመመደብ የሚካሂዳቸው የመሰረተ ልማት አውታሮች ግንባታዎች አማካይነት አገሪቱን በአፍሪካ ቀንድ የመልቲሞዳል ሎጂስቲክስ ማእከል የማድረግ አላማ እንዳነገበም አስታውቋል   
https://www.ethiopianreporter.com/content/%E1%8C%82%E1%89%A1%E1%89%B2-%E1%8A%A5%E1%8B%A8%E1%8C%88%E1%8A%90%E1%89%A3%E1%89%BD%E1%8B%8D-%E1%8A%A8%E1%88%9A%E1%8C%88%E1%8A%99-%E1%8B%88%E1%8B%B0%E1%89%A6%E1%89%BD-%E1%88%A6%E1%88%B5%E1%89%B0%E1%8A%9B%E1%8B%8D%E1%8A%95%E1%8A%93-%E1%88%88%E1%8C%A8%E1%8B%8D-%E1%88%9D%E1%88%AD%E1%89%B5-%E1%88%9B%E1%88%B5%E1%89%B0%E1%8A%93%E1%8C%88%E1%8C%83-%E1%8B%A8%E1%88%9A%E1%8B%8D%E1%88%88%E1%8B%8D%E1%8A%95-%E1%8B%88%E1%8B%B0%E1%89%A5-%E1%88%A5%E1%88%AB-%E1%8A%A0%E1%88%B5%E1%8C%80%E1%88%98%E1%88%A8%E1%89%BD
599
27,152
ከፍተኛ ሊግ | ጋሞ ጨንቻ አዳዲስ ተጫዋቾችን ሲያስፈርም የበርካታ ነባሮችን ውል አራዘመ
ስፖርት
October 24, 2020
Unknown
በኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ ምድብ ለ ተወዳዳሪ የሆነው ጋሞ ጨንቻ ሶስት አዳዲስ ተጫዋቾችን በማስፈረም የአራት ነባሮችን ውል በማራዘም እና ወጣቶችን በማሳደግ አመቱን ጀምሯልበ2007 የተመሰረተው እና ከኢትዮጵያ አንደኛ ሊግ ካደገ በኋላ በከፍተኛ ሊጉ ምድብ ለ ሲወዳደር የቆየው ጋሞ ጨንቻ ለዘንድሮ ተሳትፎው በአሰልጣኝ ማቲዮስ ለማ እየተመራ ለአዲሱ የውድድር ዘመን እየተዘጋጀ ይገኛል አሰልጣኙ ለ2013 የውድድር አመት የጤና ጥበቃ እና የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን መመሪያን ባስቀመጡት አቅጣጫ መሰረት ሁሉን በማሟላት በሁለት ሳምንት ጊዜ ውስጥ ዝግጅት እንደሚጀምሩ ነግረውናልለክለቡ የፈረሙ ሶስት አዳዲስ ተጫዋቾች አስጨናቂ ፀጋዬ አማካይ ከሀምበሪቾ ዱራሜ ሲሳይ ማሞ የመሀል ተከላካይ ከሶዶ ከተማ እና ዘላለም በየነ አጥቂ ከሶዶ ከተማከተስፋ ቡድን ያደጉ አራት ታዳጊዎች አሸናፊ ወልደማሪያም አጥቂ ምንተስኖት መስፍን አማካይ ንጋቱ ፀሀዬ ተከላካይ እና ብሩክ ሳህሌውል ያራዘሙ አስር ተጫዋቾች ደሳለኝ አሎ ታደለ ፈለቀደ በለጠ በቀለ መኮንን መና በሀይሉ በርዛ ወንድወሰን ኤርሚያስ ምንተስኖት በትሩ እንዳልካቸው መስፍን በድሉ ሰለሞን እና መሰረት ማላቆ
https://soccerethiopia.net/football/61127
136
50,677
የፌደራል ህብረት ስራ ኤጀንሲ የ10 አመት እቅድ ላይ ያተኮረ ውይይት ዛሬ ተጀመረ
ሀገር አቀፍ ዜና
December 10, 2020
Unknown
የፌደራል ህብረት ስራ ኤጀንሲ የ10 አመት እቅድ ላይ ያተኮረ ውይይት በሀዋሳ ከተማ ዛሬ ተጀምሯልበመድረኩ የኤጀንሲውን የሪፎርም ስራዎች እና የ10 አመት እቅዱን ገቢራዊ ማድረግ በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ምክክር እየተደረገ ነውየክልሎች የህብረት ስራ የስራ ሀላፊዎች እየተሳተፉ በሚገኙበት በዚሁ መድረክ ላይ የኤጀንሲው ዋና ዳይሬክተር አቶ ኡስማን ሱሩር እንዳሉት በ2012 በጀት አመት የኮቪድ 19 ወረርሽኝን በመቋቋም አመርቂ ዉጤት ማስመዝገብ ተችሏልየሴክተሩን የ10 አመት   መሪ አቅድ ተፈፃሚ ለማድረግም ዘመናዊ የአሰራር ስርአትን መተግበር ይገባል ብለዋልየህብረት ስራ ሴክተር ተጨባጭ ውጤቶችን ማስመዝገብ ከቻለባቸው ስኬቶች መካከል የአባላትን ቁጥርና ካፒታል ማሳደግ   መቻሉን ለአብነት አንስተዋልበዘርፉ ለተመዘገበው ውጤት የሴክተሩ አካላት በቅንጅት መስራታቸው መሆኑንም ለአብነት አንስተዋልበበሀይሉ ጌታቸው
https://waltainfo.com/am/%e1%8b%a8%e1%8d%8c%e1%8b%b0%e1%88%ab%e1%88%8d-%e1%88%85%e1%89%a5%e1%88%a8%e1%89%b5-%e1%88%b5%e1%88%ab-%e1%8a%a4%e1%8c%80%e1%8a%95%e1%88%b2-%e1%8b%a810-%e1%8a%a0%e1%88%98%e1%89%b5-%e1%8a%a5%e1%89%85/
93
38,741
የኬንያ ፕሬዘደንታዊ ምርጫ ውጤት ነገ ይፋ ይደረጋል
ዓለም አቀፍ ዜና
August 10, 2017
Unknown
የኬንያ ፕሬዘደንታዊ ምርጫ ውጤት ነገ አርብ ይፋ ይደረጋል ተብሎ ይጠበቃልየምርጫ ኮሚሽኑም ቀደም ሲል በኤሌክትሮኒክስ መሳሪያ ከተላኩለት ውጤቶች ጋር አመሳክሮ ለማረጋገጥ በሀገሪቱ ከሚገኙ የድምፅ መስጪያ ጣቢያዎች በይፋ የተፈረመባቸውን ቅፆች በሙሉ እየተጠባበቀ መሆኑን አስታውቋልተቃዋሚዎች ግን እስካሁን የተገለፁ ውጤቶች ትክክል አይደሉም ሲሉ አሁንም ይከራከራሉ ትክክለኛው አሸናፊ በእጩነት ያቀረቧቸው ራይላ ኦዲንጋ መሆናቸውን በዛሬው እለት አስገንዝበዋል
https://amharic.voanews.com//a/kenya-election-results-8-10-2017/3980274.html
51
25,795
የአገሪቱ የነዳጅ ግዢ ጥያቄ ተነሳበት
ቢዝነስ
13 September 2015
Unknown
የኢትዮጵያ ነዳጅ አቅራቢ ድርጅት አመታዊ የአገሪቱን የነዳጅ ፍጆታ ለመሸፈን የሚያካሂደውን አለም አቀፍ ጨረታ በመተው በድርድር ከኩዌት መንግስት ለመግዛት የተከተለውን አቅጣጫ ነዳጅ አቅራቢ ኩባንያዎች ተቃወሙ ድርጅቱ ተቃውሞውን አልተቀበለምየአንዳንድ አለም አቀፍ ኩባንያዎች ተወካዮች ለሪፖርተር እንደገለፁት የኢትዮጵያ ነዳጅ አቅራቢ ድርጅት የነዳጅ ግዢ ጨረታ ማውጣት በመተው የተለያዩ የነዳጅ ውጤቶችን ከኩዌት በድርድር በመግዛት ላይ ይገኛል እርምጃውን የተቃወሙት የኩባንያ ተወካዮች ውሳኔው አገሪቱን ዋጋ እንደሚያስከፍላት ይናገራሏንደኛ ከኩዌት የሚገዛው ነዳጅ ውድ ነው የኢትዮጵያ ነዳጅ አቅራቢ ድርጅት ከኩዌት ለሚገዛው ነዳጅ በበርሜል 030 ዶላር ጭማሪ ይከፍላል ወይም በአንድ የነዳጅ ጫኝ መርከብ ላይ የ60 ሚሊዮን ብር ጭማሪ አለው ይላሉየኩባንያው ተወካዮች በሁለተኛ ደረጃ የሚያነሱት የነዳጅ ጥራት ጥያቄ ነው የኢትዮጵያ ነዳጅ አቅራቢ ድርጅት በአሁኑ ወቅት በመግዛት ላይ ያለው ነዳጅ የሊድ እርሳስ እና ሰልፈር መጠን ከፍተኛ በመሆኑ በአካባቢ ላይ ከፍተኛ ተፅእኖ ያሳድራል ብለዋልየኢትዮጵያ ነዳጅ አቅራቢ ድርጅት በበኩሉ የቀረቡትን ወቀሳዎች አስተባብሏል የድርጅቱ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ታደሰ ሀይለ ማርያም ለሪፖርተር በሰጡት ምላሽ ከኩዌት መንግስት ነዳጅ በቀጥታ መግዛቱ የተለያዩ ጠቀሜታዎች አሉት ብለዋልየኢትዮጵያ አመታዊ የነዳጅ ፍላጎት ከአገሪቱ የኢኮኖሚ እድገት ጋር ተቀራራቢ በሆነ ቁጥር በአመት አስር በመቶ በማደግ በአሁኑ ወቅት ሶስት ሚሊዮን ሜትሪክ ቶን ደርሷል አገሪቱ ለነዳጅ ግዢ የምታወጣው የውጭ ምንዛሪ 28 ቢሊዮን ዶላር ነው ከወጪ ንግድ የምታገኘው ደግሞ በአመት ሶስት ቢሊዮን ዶላር ነውየኢትዮጵያ ነዳጅ አቅራቢ ድርጅት አገሪቱ ላላት የአውሮፕላን ነዳጅ ፍላጎት ሙሉ በሙሉ ከኩዌት የሚገዛ ሲሆን 50 በመቶ የሚሆነውን የናፍጣ ፍላጎት የምታሟላው ከኩዌት በድርድር በሚገዛ ናፍጣ ነው ሰባ አምስት በመቶ የሚሆነው የቤንዚን ፍጆታ ከሱዳን መንግስት ይሸመታል ሀያ አምስት በመቶ የሚሆነው የቤንዚን ፍጆታና 50 በመቶ የናፍጣ ፍጆታ የገዛው በግልፅ ጨረታ ከነዳጅ ነጋዴዎች ነው የኩዌቱን ነዳጅ የሚያቀርበው የኩዌት መንግስት ንብረት የሆነው ኩዌት ፔትሮሊየም ኮርፖሬሽን ሲሆን 20 በመቶ ቤንዚንና 50 በመቶ የሚሆነው ናፍጣ የሚመጣው ሳኡዲ አረቢያ ከሚገኘው ያንቡ የድፍድፍ ነዳጅ ማጣሪያ ነውየኢትዮጵያ የእለት የቤንዚን ፍጆታ አንድ ሚሊዮን ሊትር ናፍጣ 58 ሚሊዮን ሊትር የአውሮፕላን ነዳጅ 18 ሚሊዮን ሊትር ነው አመታዊ የነጭ ጋዝ ፍላጎት ደግሞ 260000 ሜትሪክ ቶን ነው ሀብረተሰቡ የኤሌክትሪክ ምድጃዎች በስፋት መጠቀም በመጀመሩ የነጭ ጋዝ ፍላጎት እየቀነሰ መጥቷል በኢትዮጵያ በተለያዩ ክልሎች በ13 የመጠባበቂያ ነዳጅ ዴፖዎች የሚገኙ ሲሆን 360000 ሜትር ኪዩብ የማጠራቀም አቅም አላቸውኢትዮጵያ ከኩዌት ነዳጅ መግዛት የጀመረችው ከኩዌት መንግስት ጋር ረዥም ጊዜ የፈጀ ውይይት ከተደረገ በኋላ እንደሆነ አቶ ታደሰ ተናግረዋል ሚኒስትሮቻችን ሁለት ሶስት ጊዜ ወደ ኩዌት የተመላለሱ ሲሆን የቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ መለስ ዜናዊ ከኩዌት የነዳጅ ሚኒስትር ጋር ተገናኝተው የኢትዮጵያን ጥቅም በሚያስጠብቅ መልኩ ከስምምነት ላይ በመድረሳቸው ነው ብለዋልበተደረሰው ስምምነት መሰረት 70 በመቶ የአውሮፕላን ነዳጅ ፍጆታ 50 በመቶ የናፍጣ ፍጆታ ከኩዌት ፔትሮሊየም ኮርፖሬሽን መገዛት መጀመሩን አቶ ታደሰ አስታውሰዋል ባለፈው አመት የአውሮፕላን ነዳጅ አቅርቦት ኢትዮጵያ ለኩዌት ባቀረበችው ጥያቄ መሰረት ወደ 100 በመቶ አድጓልባለፈው ሳምንት በገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ሚኒስትር ዴኤታ በአቶ አህመድ ሺዴ የሚመራ የኢትዮጵያ መንግስት ልኡክ ወደ ኩዌት ተጉዞ ከኩዌት የነዳጅ ሚኒስቴር ሀላፊዎች ጋር ውይይት አድርጓል በወቅቱም አቶ አህመድ የኩዌት ፔትሮሊየም ኮርፖሬሽን ለኢትዮጵያ ነዳጅ አቅራቢ ድርጅት የሚያቀርበውን የናፍጣ መጠን እንዲጨምር ጥያቄ አቅርበዋል ከተቻለ የኢትዮጵያን 100 በመቶ የናፍጣ ፍላጎት እንዲያሟሉ ካልሆነ ግን 70 በመቶ እንዲሸፍኑ ጥያቅ አቅርበዋልየኩዌት ባለስልጣናት በበኩላቸው ቀደም ብለው የገቧቸው በርካታ ውሎች ስላሉ 100 በመቶ መሸፈን እንደማይችሉ ገልፀው 70 በመቶ የሚለውን ጥያቄ በ20 በመቶ ማሳደግ ግን ገምግመው ምላሽ እንደሚሰጡ ለኢትዮጵያ ልኡክ አስረድተዋልከኩዌት ነዳጅ የመግዛት እድልን በብዙ ልምምጥ ያገኘነው እድል ነው የሚሉት አቶ ታደሰ ከኩዌት ነዳጅ መገዛቱ ለኢትዮጵያ ዘርፈ ብዙ ጠቀሜታ እንዳለው ያስረዳሉከኩዌት በምንገዛበት ወቅት 90 ቀናት የመክፈያ ጊዜ ይሰጡናል ሱዳን የምትሰጠን 30 ቀናት ነው ነዳጅ ነጋዴዎች ከ30 እስከ 45 ቀናት ብቻ ነው የሚሰጡን የኩዌት ነዳጅ አቅርቦት አስተማማኝ ነው ባሉት ቀነ ገደብ ያቀርባሉ የዋጋ ክለሳ እንደ ነጋዴዎቹ በየጊዜው አያደርጉም የሚጠቀሙት የራሳቸውን መርከቦች በመሆኑ ርካሽ መርከብ ሲፈልጉ ጊዜ አያቃጥሉም የሚሉት አቶ ታደሰ የዋጋ ልዩነትን ብቻ ሳይሆን ሌሎች ዝርዝር ጠቀሜታዎችን መመልከት እንደሚያስፈልግ አስታውቀዋልለምሳሌ እኛ ለኩዌት በበርሜል የምንከፍለው ፕሪሚየም ክፍያ ትራንስፖርትና አገልግሎት 450 ዶላር ነው ለነዳጅ ነጋዴዎች በበርሜል 410 ዶላር ነው ከነጋዴዎች ስንገዛ ኢንሹራንስ የምንከፍለው ራሳችን ነን ነጋዴዎቹን ኢንሹራንስ ጨምሩበት ብንላቸው ዋጋቸው ሰባት ዶላር ይገባል የኩዌት ግን ኢንሹራንስን ጨምሮ 450 ዶላር ብቻ ነው ብለዋል አቶ ታደሰየነዳጅ ጥራትን አስመልክቶ ለቀረበው ተቃውሞ በሰጡት ምላሽ የኢትዮጵያ ነዳጅ ድርጅት በአሁኑ ወቅት የሚገዛው ቤንዚን ከእርሳስ ነፃ የሆነ ነው ብለዋል ሊድ ያለው ቤንዚን መግዛት አቁመናል አለም ሊድ ያለው ቤንዚን መግዛት አቁሟል ሲሉም አክለዋልኢትዮጵያ ከኩዌት የምትገዛው ናፍጣ ውስጥ ያለው የሰልፈር መጠን 02 በመቶ ሲሆን ከነጋዴዎች የሚገዛው ናፍጣ 005 በመቶ ሰልፈር ይዘት አለው የናፍጣ ዋጋ ባለው የሰልፈር መጠን ይወሰናል 02 በመቶ ሰልፈር ያለው ናፍጣ በበርሜል 5776 ዶላር 005 በመቶ ሰልፈር ያለው 5876 ዶላር 0005 በመቶ 6016 ዶላር 0001 በመቶ 6116 ዶላር ዋጋ አለው ብለዋል0001 በመቶ ሰልፈር ያለውን ናፍጣ ገዝቶ ማምጣት ይቻላል የሚሉት አቶ ታደሰ ኢትዮጵያ ውስጥ ያሉት መኪኖች እድሜ ጠገብ በመሆናቸው የሰልፈር ይዘቱ ዝቅተኛ የሆነ ናፍጣ ገዝቶ ማምጣቱ ጠቀሜታ እንደሌለው ይናገራሉ ኢትዮጵያ ውስጥ ያሉት መኪኖች በአብዛኛው አሮጌ በመሆናቸው ከፍተኛ የካርቦን ልቀት አላቸውበአገራችን ያሉት ብዙዎቹ መኪኖች ሶስት መንግስታት ያገለገሉ ናቸው ከፍተኛ ዋጋ ያለውን ናፍጣ ገዝተን ብናመጣ መኪኖቹ ነዳጁን በአግባቡ መጠቀም የሚችሉ ባለመሆናቸው አላስፈላጊ ዋጋ መክፈል ብቻ ይሆናል ያሉት አቶ ታደሰ ሌሎች አገሮች ከፍተኛ ዋጋ ያለውን ነዳጅ ሲያስገቡ የመኪና እድሜ ገድበው እንደሆነ ይናገራሉ ኬንያ ከስምንት አመት በላይ እድሜ ያለውን መኪና ማስገባት አይቻልም በናይጄሪያ ከአምስት አመት በላይ ያለውን መኪና ማስገባት አይቻልም ወደ እኛ አገር ተጨባጭ ሁኔታ ስንመጣ ይህን ማድረግ አይቻልም አንድ ኤንትሬ የጭነት መኪና አስር ቤተሰብ ያስተዳድራል ከፍተኛ ዋጋ ያለውን ናፍጣ ከማስመጣታችን በፊት እድሜ ጠገብ ተሽከርካሪዎችን ማስወገድ አለብን በርካታ ቤተሰብ የሚያስተዳድሩ አሮጌ መኪኖችን በአሁኑ ወቅት ማስወገድ አይቻልም ምናልባት ያን ማድረግ የሚቻለው ወደ መካከለኛ ገቢ አገርነት ስንሸጋገር ይሆናል ብለዋልየነዳጅ ኩባንያ ተወካዮች የኢትዮጵያ ነዳጅ አቅራቢ ድርጅት እኤአ ለ2016 የሚውል ነዳጅ ለመግዛት ነሀሴ 17 ቀን ጨረታ ማውጣት የነበረበት ቢሆንም እስካሁን ጨረታውን አለማውጣቱን ይህም የጨረታ ግዢ ሙሉ በሙሉ ቀርቷል የሚል ስጋት እንደፈጠረባቸው ገልፀዋልአቶ ታደሰ ድርጅታቸው ጨረታ ማውጣቱን እንዳልተወ የጨረታ ሂደቱ እንዲዘገይ የተደረገው ከኩዌት የሚገዛው የነዳጅ መጠን እስከሚታወቅ እንደሆነ አስረድተዋልየኩዌት መንግስት የሚያቀርበው የነዳጅ መጠን ከታወቀ በኋላ ጨረታው እንደሚወጣ ተናግረዋል ተጨማሪ የአውሮፕላን ነዳጅ እንዲያቀርቡ ጠይቀናል የሚያቀርቡትን የናፍጣ መጠን የፍጆታችንን 70 በመቶ እንዲሆንም ጠይቀናል ምላሻቸውን አይተን ጨረታውን እናወጣለን ብለዋልከሱዳን እስከ 80 በመቶ ቤንዚን የሚገኝ በመሆኑ የተቀረው 20 በመቶ ለጨረታ የሚቀርብ ሲሆን ኩዌት ከናፍጣ ፍጆታ 70 በመቶ ልታቀርብ ትችላለች በአጠቃላይ የኢትዮጵያ ነዳጅ አቅራቢ ድርጅት 800000 ሜትሪክ ቶን ናፍጣና 60000 ሜትሪክ ቶን ቤንዚን ለመግዛት ጨረታ ያወጣል ተብሎ ይጠበቃል
https://www.ethiopianreporter.com/article/8721
923
5,817
አስገራሚው ከፕላስቲክ ጠርሙሶች የተሰራው ቪላ ቤት
ቢዝነስ
Sunday, 11 February 2018 00:00
3497
በብሎኬት ከሚሰራው ቤት 70 በመቶ ቅናሽና 20 እጥፍ ጥንካሬ አለው ቤቱ በሶስት ሳምንት ተሰርቶ ተጠናቅቋል   ሲምኮን ቴክኖሎጂስ ይህንን ከወዳደቀ ፕላስቲክ የሚሰራ ቤት እውን ለማድረግ ሲነሳ ሶስት አላማዎችን ሰንቆ እንደሆነ የስማርት ማኔጅመንት ሰርቪስስ ዋና ስራ አስፈፃሚ ዶር አዲል አብደላ ይናገራሉ አንደኛውና ዋናው በአገራችን የተንሰራፋውን የመኖሪያ ቤት እጥረት በመቅረፍ በኩል የበኩሉን ሚና ለመጫወት ሲሆን ሁለተኛው ለቤት ግንባታ የሚወጣውን ወጪ ለመቀነስ እንደሆነና ለብዙ መቶ አመታት ባለመበስበስ አካባቢን ለብክለት የሚዳርጉ የፕላስቲክ ጠርሙሶችን ጥቅም ላይ በማዋል አካባቢን ከብክለት ለመጠበቅ እንደሆነም ዶር አዲል ይናገራሉ ይህንን ህልማቸውን እውን ለማድረግ በተለያዩ አለማት ማለትም የህንድ ባንግላዲሽ ኔፓል ናይጄሪያና ኡጋንዳን ተሞክሮዎች በተለይም የህንድን ተሞክሮ ጠልቆ በመመርመር ለአንድ አመት ተኩል ጥናት ማድረጋቸውን የተናገሩት ዶር አዲል ይህ ግንባታ በተለይም ከአገራችን ነባራዊ ሁኔታ አንፃር ያለው ጠቀሜታ ከፍተኛ መሆኑን እንደደረሱበት ከትላንት በስቲያ በአዳማ ከተማ ተሰርቶ ለእይታ በበቃው ከፕላስቲክ የተሰራ ቤት የምረቃ ስነ ስርአት ላይ ተናግረዋል ለመጀመሪያ ጊዜ አንድም ቁራጭ ብረትና እንጨት ሳይቀላቀልበት በአፈርና በውሀ ተጠቅጥቀው በተሞሉ የውሀ ፕላስቲኮች ብቻ የተሰራውና በመቶ ካሬ ሜትር ቦታ ላይ ያረፈው ይሄው ባለ ሶስት መኝታ ክፍል ባለ አንድ ሳሎን ባለ አንድ ማእድ ቤት ባለ ሁለት መታጠቢያና መፀዳጃ ቤት ተሰርቶ ተመርቋል ቤቱን ሰርቶ ለማጠናቀቅ 53 ሺህ የፕላስቲክ ጠርሙሶች ስራ ላይ የዋሉ ሲሆን አጥሩ ብቻ 14 ሺህ የውሀ ፕላስቲኮችን መውሰዱም ተገልጿል ቤቱ ከመሬት ወደ ውስጥ አንድ ሜትር ተቆፍሮ መሰረቱ የወጣለት ሲሆን ይህም ስራ የተከናወነው በነዚሁ የውሀ ፕላስቲክ ጠርሞሶች ነው የቆሻሻ ውሀ ማጠራቀሚያ ጋኑ ሴፕቲክ ታንኩም እንዲሁ በሶስት ሳምንት ተገንብቶ የተጠናቀቀው ይሄው ዘመናዊ ቪላ የሚሰራበትን በአፈርና በአሸዋ የተጠቀጠቁ የፕላስቲክ ጠርሙሶች ለማሰናዳት ለ70 የአካባቢው ወጣቶች ባለ 1 ሊትር ተኩሉ የውሀ ፕላስቲክ አንድ ብር ለባለ አንድ ሊትሩ 75 ሳንቲም ለባለ ግማሽ ሊትር የውሀ ጠርሙስ ለእያንዳንዱ 50 ሳንቲም እየተከፈላቸው ለአንድ ወር ተኩል ስራ ላይ መቆየታቸውንና በዚህም ረገድ ለወጣቶቹ ያበረከተው አስተዋፅኦ ቀላል እንዳልሆነ ተገልጿል የቤቱ ግንባታ ከመጀመሩ በፊት አርክቴክቸራል ዲዛይኑና የቤቱ ጠቅላላ ወጪ በአርክቴክቶችና በመሀንዲሶች መሰራቱን የገለፁት ዶር አዲል በዲዛይኑ መሰረት ቤቱ እውን መሆኑን ተናግረዋል ቤቱ በየትኛውም የሙቀት መጠን ያለበት ቦታ ላይ ቢሰራ ውስጡ ከ18 ዲግሪ ሴልሺየስ በላይ እንደማይሞቅ በደጋ ቦታ ላይ ሲሰራም ሙቀት አምቆ በመያዝ የውጭውን ቅዝቃዜ እንደማያስገባ የተገለፀ ሲሆን የጥንካሬ ደረጃውን በተመለከተ በአንድ ካሬ ሜትር ላይ 438997 ኪግ ክብደት መሸከም እንደሚችል የተገነባበት ፕላስቲክ በአፈርና በአሸዋ የተጠቀጠቀ በመሆኑ ጥይት እንደማይበሳው በሀይለኛ ንፋስ ወቅት በሰአት 200 ኪሜትር የሚጓዝ ንፋስ እንደማይበግረው እስከ 15 ሜትር ድረስ ጎርፍ እንደማያስገባ 98 ሬክተር ስኬል የመሬት መንቀጥቀጥን እንደሚቋቋምና በተለምዶ ከብሎኬት ከሚሰራው ቤት 20 እጥፍ ጥንካሬ እንዳለው በጥናት መረጋገጡን ዶር አዲል አስረድተዋል ይሄ ለሙከራ የተሰራው ቤት በብሎኬት ቢሰራ 12 ሚ ብር እንደሚያወጣና ይሄኛው ግን በ345 ሺህ ብር ወጪ በአጭር ጊዜ መጠናቀቁን ተናግረዋል የቤቱ ሌላው ተመራጭነት በቤቱ ላይ የእሳት ቃጠሎ ቢነሳ ራሱ የማጥፋት ሀይል እንዳለውና ከ600 አመት እስከ 1500 አመት ያለ ችግር እንደሚቆይ ጥናቶች ማረጋገጣቸውን የተናገሩት የስማርት ማኔጅመንት ሰርቪስስ ዋና ስራ አስፈፃሚ ቤቱ ወደ ላይ ወለሎችን ጨምሮ አንድም እንጨትና ብረት መጠቀም ሳያስፈልግ ፎቅ መስራት እንደሚቻል ጠቁመዋል በህንድ G4 ቤት መሰራቱን እሳቸውም አሁን ከተሰራው ቤት ጎን ለጎን G1 ቤት በተመሳሳይ መልኩ ለመገንባት በዝግጅት ላይ መሆናቸውን ተናግረዋል አንድ ሰው አንዴ ግንባታውን ከሰራ በኋላ ዲዛይን ለመቀየርም ሆነ በመጠንም ሆነ በአይነት የተሻለ ቤት ለመስራት ቢፈልግና የመጀመሪያውን ቢያፈርስ ከመጀመሪያው ቤት ፍርስራሽ የተገኙት ፕላስቲክ ጠርሙሶች መልሰው ጥቅም ላይ መዋል እንደሚችሉ የገለፁት ዶሩ ቤቱ ሲገነባ የመፀዳጃ የፍሳሽ ማስወገጃና የኤሌክትሪክ ዝርጋታዎች ሲሰሩ ለጥገና ምቹ ተደርገው መሆኑን አብራርተዋል በቀጣይም ከሚመለከታቸው የመንግስት አካላት ጋር በመነጋገር በቀላል ዋጋ በአጭር ጊዜ ከብክለት የፀዳ አካባቢን በመፍጠርና የህብረተሰቡን ፍትሀዊነት የሚያረጋግጡ ከወዳደቀ ፕላስቲክ የተሰሩ ዘመናዊ ቤቶችን ለማህበረሰቡ የማዳረስ ራእይ እንዳላቸው ገልፀዋል አሁን ለሙከራ የተሰራው ይህ ዘመናዊ ቪላ በሶስት ሳምንት የተጠናቀቀ ቢሆንም 12 ፕላስቲክ ጠርሙሶችን አንድ ላይ በመጋገር የጋገራ ስራው በውጭ ካለቀ በኋላ ቤቱን በአራት ቀን ሰርቶ መጨረስ እንደሚቻልም ተገልጿል በዚህ ለሙከራ በተሰራ የቤት የምረቃ ስነ ስርአት ላይ የኮንስትራክሽን ሚኒስትር የከተማ ቤቶችና ልማት ሚኒስቴር የሳይንስና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ሚኒስትር ተወካዮች የተገኙ ሲሆን ከቤቱ አሰራር ጋር በተገናኙ ጉዳዮች ዙሪያ ጥያቄዎችን አንስተው ማብራሪያ ተሰጥቷቸዋል ስማርት ማኔጅመንት ሰርቪስስ በስሩ 11  እህት ድርጅቶችን የያዘና ከ10 አመት በፊት የተቋቋመ ኩባንያ ሲሆን ከሚያስተዳድራቸው መካከል በትምህርት በግብርና በአግሮ ፕሮሰሲንግ በሆቴል በፈጣን ምግብ ማእከላትና አምራችነት በትራንስፖርትና በሌሎችም ዘርፎች ላይ የሚሰሩ ይገኙበታል የተመረቀውን ቤት የያዘው ድርጅት ደግሞ በኢንጂነሪንግ ዘርፍ የተሰማራውና በአርቴፊሻል እብነበረድና ግራናይት ምርቶቹ የውጭ ምንዛሬን በማስቀረት ጉልህ ሚናን የሚጫወተው ሲምኮን ቴክኖሎጂስ ነው በስማርት ማኔጅመንት ሰርቪስስ ስር ካሉ ኩባንያዎች መካከል በትምህርት ዘርፍ ኢትዮጵስ ኮሌጅ በትራንስፖርት አሊያንስ የከተማ አውቶቡስ በፈጣን ምግብና በሆቴል ዘርፍ ሩሚ በርገርና ሌሎችም ይገኙበታል
https://www.addisadmassnews.com/index.php?option=com_k2&view=item&id=21475:%E1%8A%A0%E1%88%B5%E1%8C%88%E1%88%AB%E1%88%9A%E1%8B%8D-%E1%8A%A8%E1%8D%95%E1%88%8B%E1%88%B5%E1%89%B2%E1%8A%AD-%E1%8C%A0%E1%88%AD%E1%88%99%E1%88%B6%E1%89%BD-%E1%8B%A8%E1%89%B0%E1%88%B0%E1%88%AB%E1%8B%8D-%E1%89%AA%E1%88%8B-%E1%89%A4%E1%89%B5&Itemid=240
659
23,423
ደርባ ሚድሮክ ሁለተኛውን ፋብሪካ ለመገንባት ድርድር እያካሄደ ነው
ቢዝነስ
6 December 2017
Unknown
የሼክ መሀመድ አል አሙዲ ግዙፍ ኩባንያ ደርባ ሚድሮክ ግሩፕ ሁለተኛውን የሲሚንቶ ፋብሪካ ለመገንባት ከአለም አቀፍ ኩባንያዎች ጋር እየተደራደረ ነው የሚድሮክ ሊቀመንበር ሼክ አል አሙዲ በሳኡዲ አረቢያ በቁጥጥር ስር የሚገኙ ቢሆንም ኢትዮጵያ ውስጥ ያሏቸው ኩባንያዎች ከእለት ተእለት ስራቸው ባሻገር በወጣላቸው ስትራቴጂ መሰረት ስራቸውን እየሰሩ ነው ተብሏልደርባ ሚድሮክ ከአዲስ አበባ በስተሰሜን 80 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ በኦሮሚያ ክልል ጫንጮ ከተማ አቅራቢያ በሚገኘው ደርባ አካባቢ የሲሚንቶ ፋብሪካ ባለቤት መሆኑ ይታወቃልደርባ ሚድሮክ ሁለተኛውን ግዙፍ ፋብሪካ በዚሁ አካባቢ የመገንባት እቅድ ያወጣ ሲሆን ይህንኑ እውን ለማድረግ ግንባታውን ሊያካሂዱ ከሚችሉ አለም አቀፍ ተቋማት ጋር በቴክኖሎጂና በፋይናንስ ድርድር እያደረገ መሆኑን የደርባ ሚድሮክ ግሩፕ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ሀይሌ አሰግዴ ለሪፖርተር ገልፀዋልአቶ ሀይሌ ጨምረው እንደገለፁት ደርባ ቁጥር ሁለት ሲሚንቶ ፋብሪካ በቀን 80 ሺህ ኩንታል ሲሚንቶ የማምረት አቅም ይኖረዋልደርባ ሲሚንቶ የመጀመርያውን የሲሚንቶ ፋብሪካ በ351 ሚሊዮን ዶላር ገንብቶ ሀዳር 2004 አም ማስመረቁ ይታወሳል ይህ ፋብሪካ በአመት 25 ሚሊዮን ኩንታል ሲሚንቶ የማምረት አቅም ያለው የአውሮፓ ቴክኖሎጂ ውጤት ነውይህ የመጀመርያው ፋብሪካ 351 ሚሊዮን ዶላር የወጣበት ሲሆን ባለቤቱ ሼክ አል አሙዲ 100  ሚሊዮን ዶላር ኢንቨስት አድርገውበታል የተቀረው 251 ሚሊዮን ዶላር ከኢትዮጵያ ልማት ባንክ ከአፍሪካ ልማት ባንክ ከኢንተርናሽናል ፋይናንስ ኮርፖሬሽንና ከአውሮፓ ኢንቨስትመንት ባንክ በብድር የተገኘ ነውአቶ ሀይሌ እንደሚሉት ለሁለተኛው ሲሚንቶ ፋብሪካ የሚሆን የፋይናንስ ችግር አይኖርም ሁሉም አማራጮች እየታዩ ነውሼክ አል አሙዲ በእስር ላይ መሆናቸው ኢትዮጵያ ውስጥ ባሉ ድርጅቶች ላይ የሚፈጠር ተፅእኖ አይኖርም ያሉት አቶ ሀይሌ እዚህ ያሉ ድርጅቶች በሙሉ ውክልና ያላቸው ናቸው ብለዋልአዳዲስ ስትራቴጂዎች  ላይ ካልሆነ በስተቀር ሁሉም ድርጅቶች በወጣላቸው  ስትራቴጂ መሰረት እየተመሩ ስራቸውን እያከናወኑ ነው ሲሉ አቶ ሀይሌ ለሪፖርተር ገልፀዋል
https://www.ethiopianreporter.com/article/4348
236
23,813
የዳንጐቴ ሲሚንቶ ፋብሪካ በከፊል ሥራ አቋረጠ
ቢዝነስ
6 August 2017
Unknown
ግዙፉ የዳንጎቴ ሲሚንቶ ፋብሪካ ከሀምሌ 28 ቀን 2009 አም ጀምሮ በከፊል ስራ ማቆሙ ታወቀ የዳንጎቴ ሲሚንቶ ፋብሪካ በተለያዩ ክፍሎች ስራ በመቆሙ ምክንያት ለደንበኞቹ ሲሚንቶ መሸጥ እንዳቆመ ለማወቅ ተችሏልየዳንጎቴ ሲሚንቶ ማኔጂንግ ዳይሬክተር ሚስተር ዲፕ ካማራ ለሪፖርተር እንደተናገሩት በማሸጊያና በማእድን ማውጫ ያሉትን ስራዎች በኮንትራት ከኩባንያው ወስዶ ሲሰራ የቆየው አገር በቀል ድርጅት ፈቃዱ በመንግስት በመሰረዙ በማሸጊያና በማእድን ማውጫ አካባቢ የሚከናወኑ ስራዎች ተቋርጠዋል ኢዜድኢ ኢንጂነሪንግ የተባለው ድርጅት ከዳንጎቴ ጋር በገባው የሶስት አመት ውል መሰረት 400 ያህል ሰራተኞች ቀጥሮ በሲሚንቶ ማሸጊያ ክፍልና በማእድን ማውጫ አካባቢ ያሉ ስራዎች ከሁለት አመት በላይ ሲከናወን ቆይቷልውሉ ሊጠናቀቅ ስድስት ወራት ያህል ቢቀሩትም በሰራተኞቹና በኢዜድኢ ኢንጂነሪንግ መካከል በተፈጠረ አለመግባባት የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት የሰራተኛና ማሀበራዊ ጉዳይ ቢሮ የኩባንያውን ፈቃድ እንደሰረዘው ለማወቅ ተችሏልበኮንትራት በሚሰራው ድርጅትና በዳንጎቴ ሲሚንቶ መካከል የተፈጠረ ችግር እንደሌለ የተናገሩት ሚስተር ካማራ በሰራተኞቹና በዳንጎቴ መካከል ምንም አይነት ግንኙነት እንደሌለ አስረድተዋል ኮንትራክተሩ ቀጥሮ በሚያሰራቸው ሰራተኞችና በድርጅቱ መካከል በተፈጠረ አለመግባባት ሳቢያ መንግስት የኩባንያውን ፈቃድ በመሰረዙ በኩባንያው ስር የሚተዳደሩት ሰራተኞች ስራ ማቆማቸውን ሚስተር ካማራ ተናግረዋል በዚህ የተነሳ ዳንጎቴ ሲሚንቶ የተወሰኑ ስራዎች ለማቋረጥ መገደዱን ገልፀው ዋና የሲሚንቶ ማምረቻው ግን ስራ እንዳላቆመ አስረድተዋልስራ ያቋረጠውን ድርጅት ለመተካት ዳንጎቴ ሲሚንቶ ባለው የግዥ ስርአት መሰረት ማስታወቂያ እንዳወጣ ተናግረዋል አነስተኛና ጥቃቅን ኢንተርፕራይዞች ስራውን በኮንትራት ለመውሰድ እንደሚችሉ ገልፀው ኩባንያቸው የተለያዩ አማራጮችን በማየት ላይ ነው ብለዋል የተወሰኑ ኤጀንሲዎች ቀርበው አናግረውናል በፋብሪካው አካባቢ ያሉ ወጣቶችም ተደራጅተው ስራውን ሊወስዱ ይችላሉ በዚህ ዙሪያም እየመከሩ ይገኛሉ በእኛ በኩል ግን ማንኛውም ስራውን ለመስራት ብቃቱ ያለው አስፈላጊውን ሰነድ አሟልቶ የመጣ ድርጅት ስራውን ሊረከብ ይችላል ብለዋል ዳንጎቴ ሲሚንቶ የገጠመውን ችግር ፈትቶ በጥቂት ቀናት የተቋረጡትን ስራዎች እንደሚቀጥል ያላቸውን እምነት ተናግረዋልየኢዜድኢ ኢንጂነሪንግ ባለቤትና ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ ኤልያስ ክፍሌ ለሪፖርተር እንደተናገሩት በኩባንያቸው ማኔጅመንትና በሰራተኞች መካከል እንደማንኛውም አሰሪና ሰራተኛ አለመግባባቶች ተፈጥረው ነበር ከደመወዝና ከጥቅማ ጥቅሞች ጋር በተያያዘ የተነሱ ጥያቄዎችን ለመመለስ ኩባንያቸው ብዙ ጥረት ቢያደርግም የሰራተኛ ማሀበሩ ፍላጎት በኤጀንሲ በኩል መስራት ሳይሆን በቀጥታ በዳንጎቴ ፋብሪካ ተቀጥሮ መስራት በመሆኑ ኩባንያቸው ያደረገው ጥረት ሊሳካ አለመቻሉን አቶ ኤልያስ አስረድተዋልየሰራተኛ ማሀበሩ ያቀረበውን ጥያቄ የተመለከተው የኦሮሚያ ሰራተኛና ማሀበራዊ ጉዳይ ቢሮ ፈቃዳችንን ሰኔ 23 ቀን 2009 አም የሰረዘው በመሆኑ ከሀምሌ 1 ቀን 2009 አም ጀምሮ ስራችንን አቋርጠን ወጥተናል ያሉት አቶ ኤልያስ ከዳንጎቴ ኩባንያ ጋር የተፈጠረ ምንም አይነት ችግር አለመኖሩን አስታውቀዋልየኦሮሚያ ሰራተኛና ማሀበራዊ ጉዳይ ቢሮ የወሰደውን እርምጃ የሚያከብሩ በመሆኑ ምንም አይነት አቤቱታ አለማቅረባቸውን አቶ ኤልያስ ለሪፖርተር ተናግረዋል አራት መቶ የሚሆኑ ሰራተኞች በሌላ በኩል ተደራጅተው ስራውን በቀጥታ ከዳንጎቴ ኩባንያ እንዲወስዱ ቢሮው ጥረት በማድረግ ላይ እንደሆነ ገልፀዋልበ700 ሚሊዮን ዶላር ኢንቨስትመንት የተገነባው የዳንጎቴ ሲሚንቶ ፋብሪካ በአመት 25 ሚሊዮን ቶን ሲሚንቶ የማምረት አቅም አለው ፋብሪካው 1500 ያህል ሰራተኞች ያሉት ሲሆን 1000 ያህል የጭነት ተሽከርካሪዎች ከቻይና ሲኖ ኩባንያ ገዝቶ አስገብቷልዳንጎቴ በአሁኑ ወቅት የሲሚንቶ ከረጢት ፋብሪካ ገንብቶ በማጠናቀቅ ላይ ይገኛል ሁለተኛ የሲሚንቶ ማምረቻ ፋብሪካ በ700 ሚሊዮን ዶላር ወጪ ለመገንባት አቅዶ የነበረ ቢሆንም ከፋብሪካ ግብአቶች አቅርቦት ጋር በተያያዘ በተፈጠሩ ችግሮች ሳቢያ የማስፋፊያ ፕሮጀክቱ በእንጥልጥል ላይ ይገኛል የማስፋፊያ ፕሮጀክቱ እንዳልተሰረዘ ሚስተር ካማራ ተናግረዋል 
https://www.ethiopianreporter.com/content/%E1%8B%A8%E1%8B%B3%E1%8A%95%E1%8C%90%E1%89%B4-%E1%88%B2%E1%88%9A%E1%8A%95%E1%89%B6-%E1%8D%8B%E1%89%A5%E1%88%AA%E1%8A%AB-%E1%89%A0%E1%8A%A8%E1%8D%8A%E1%88%8D-%E1%88%A5%E1%88%AB-%E1%8A%A0%E1%89%8B%E1%88%A8%E1%8C%A0
435
18,119
የኮሌራ በሽታን ለመከላከል እየተደረገ ያለው ርብርብ ተጠናክሮ መቀጠል አለበት ተባለ
ሀገር አቀፍ ዜና
Jan 27, 2020
126
አዲስ አበባ ጥር 18 2012 ኤፍቢሲ የኮሌራ በሽታን ለመከላከል እየተደረገ ያለውን ርብርብ አጠናክሮ መቀጠል እንደሚገባ የደቡብ ክልል ጤና ቢሮ ምክትል ሀላፊና የበሽታ መከላከልና ጤና ማጎልበት የስራ ሂደት ባለቤት አቶ መና መኩሪያ ገለፁበደቡብ ክልል በሚገኙ በተወሰኑ አካባቢዎች የተከሰተውን የኮሌራ በሽታ ለመከላከል በተደረገው ጥረት አሁን ላይ የችግሩ ጫና መቀነሱንም ተናግረዋልወረርሽኙ ባልተከሰተባቸው አጎራባች ወረዳዎችና ዞኖች እንዳይዛመት ተቀናጅቶ መስራት እንደሚያስፈልግም ጠቅሰዋልከዚህ ባለፈም የመፀዳጃ ቤት አጠቃቀምና የንፅህና አጠባበቅን ጨምሮ ለወረርሽኙ መስፋፋት ምክንያት የሆኑ ጉዳዮች ላይ በትኩረት መስራት ያስፈልጋልም ነው ያሉትወረርሽኙ በክልሉ ከተከሰተበት ጊዜ ጀምሮ 1 ሺህ 144 ሰዎች የተጠቁ ሲሆን 30 ያህል ሰዎች ለህልፈት መዳረጋቸው ተገልጿልመረጃው የደቡብ ሬድዮ እና ቴሌቪዥን ድርጅት ነው
https://www.fanabc.com/%e1%8b%a8%e1%8a%ae%e1%88%8c%e1%88%ab-%e1%89%a0%e1%88%bd%e1%89%b3%e1%8a%95-%e1%88%88%e1%88%98%e1%8a%a8%e1%88%8b%e1%8a%a8%e1%88%8d-%e1%8a%a5%e1%8b%a8%e1%89%b0%e1%8b%b0%e1%88%a8%e1%8c%88-%e1%8b%ab/
97
48,928
ሴክሬታሪያቱ የግብርና ምርምር ዉጤቶችን ተደራሽ ለማድረግ ከባለድርሻ አካላት ጋር መከረ
ቢዝነስ
June 19, 2019
Unknown
የግብርና ምርምር ምክር ቤት ሴክሬታሪያት በግብርና ዘርፍ የተሰሩ የምርምር ዉጤቶችን ተደራሽ በማድረግ ዙሪያ መግባባት ላይ ለመድረስ ከተለያዩ የባለድርሻ አካላት ጋር ዛሬ በአዲስ አበባ ዉይይት አካሄደበዉይይቱ ላይ የግብርና ሚንስትሩን አቶ አቶ ኡመር ሁሴንን ጨምሮ ከ200 በላይ የዘርፉ ተመራማሪዎች እንዲሁም የፌዴራልና የክልል ከፍተኛ ባለስልጣናት ተገኝተዋልበኢትዮጵያ የግብርና ልማት ታሪክ ከ1950 ጀምሮ የምርምር ቴክኖሎጂዉ ለተጠቃሚ ማህበረሰብ መድረሱን ተከትሎ በስትራቴጂካዊ ምርቶች ከነበረዉ ሀገራዊ ምርታማነት መጠን ከ150 በመቶ ወደ 300 በመቶ ያደገ ሲሆን በዚህ ሂደት ዉስጥ ከ3ሺ በላይ ምክረ ሀሳቦች ቀርበዋልበሀገሪቱ  የግብርና ምርምር ተቋማት የምርምር ማእከላትና ምርምር የሚያከናዉኑ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የምርምር ስራዎች ቢሰሩም የምርምር ስርአቱና የግብርናዉ ኢኮኖሚዉ በሚፈለገዉ  ደረጃ በማዘመንና ዉጤታማነትን ማረጋገጥ እንዳልተቻለ በውይይቱ እየተሳተፉ ያሉ ምሁራን ተናግረዋልበግብርናዉ ዘርፍ ያሉ ችግሮችን በዘላቂነት ለመፍታትና አጠቃላይ ማእቀፉን  ለማሻሻል የሚያስችሉ ምክረሀሳቦችን እንዲሁም  የክልልና የፌዴራል የግብርና ምርምር ተቋማት የሚሰሯቸዉን  የምርምር ዉጤቶችን  በተደራጀ መልኩ ለመጠቀም የሚያስችል ስራ በቀጣይ መከናወን እንዳለበት ተገልጿል    
https://waltainfo.com/am/23841/
131
28,020
በሴቶች ፕሪምየር ሊግ ተስተካካይ ጨዋታ ድሬዎች ደካማው ኤሌክትሪክን አሸንፈዋል
ስፖርት
March 10, 2020
Unknown
በኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ በአንደኛ ሳምንት መካሄድ ሲገባው በተስተካካይ መርሀግብር ዛሬ በአዲስ አበባ ስታዲየም የተካሄደው የኢትዮ ኤሌክትሪክ እና የድሬዳዋ ከተማ ጨዋታ በእንግዶቹ ቡድን 20 አሸናፊነት ተጠናቋልከአሰልጣኝ ኢየሩሳሌም ነጋሽ ጋር በደሞዝ ክፍያ ዙርያ በፈጠረው እሰጣ ገባ እግድ ተጥሎበት በመቆየቱ ከድሬዷ ከተማ ጋር የሚያደርጉት የአንደኛ ሳምንት ጨዋታ ተራዝሞላቸው ዛሬ ለማድረግ ችለዋልእጅግ በቁጥር ጥቂት የሚባል የግብ ሙከራዎች እና ብዙም ፉክክር ያልታየበት አንደኛው አጋማሽ በሁለቱም ቡድኖች በኩል ወደ ፊት የማይሄዱ ወይም አደጋ የማይፈጥሩ እንቅስቃሴ አስመልክተውናል የመስመር አጥቂ መሳይ ተመስገን ከቅጣት የሞከረችው እና የድሬዷ ግብጠባቂ ሂሩት ደሴ ያዳነችባት በኢትዮ ኤሌክትሪክ በኩል በጨዋታው የተመለከትነው ብቸኛ ግልፅ የማግባት አጋጣሚ ነው በመሀል ሜዳ ብልጫ የነበራቸው ድሬዎች በ34ኛው ደቂቃ ከመስመር የተሻገረውን የኢትዮ ኤሌክትሪክ ግብጠባቂ እስራኤል እና ተከላካይ ዘለቃ አሰፋ ቀድመው ሳይነጋገሩ በሰሩት ስህተት ዘለቃ አሰፋ በራሷ ላይ ባስቆጠረችው ጎል ድሬዎች ቀዳሚ መሆን ችለዋል ግብከተስተናገደባቸው በኋላ እንቅስቃሴያቸው የወረደባቸው ኤሌክትሪኮች በክፍተ ሜዳ አጨዋወት ጎል ለማስቆጠር ከነበራቸው ድክመት የተነሳ ከቆሙ ኳሶች በዙም ትርጉም የሌላቸው ሙከራዎችን አድርገዋል በሁለተኛው አጋማሽ የተሻለ እንቅስቃሴ አስመልክቶን ሲቀጥል በ55ኛው ደቂቃ የድሬዷ ተከላካይ አሳቤ ሙሶ የግል ጥረት የታከለበት ጎል ድሬዎች ማስቆጠር ችለዋል በድሬዷ የሜዳ ክፍል አዲስ ንጉሴ እና አሳቤ ሙሶ አንድ ለአንድ ቢገናኙም አሳቤ በጥሩ መንገድ የነጠቀችውን ኳስ ተጫዋቾችን በማለፍ ኳሱን ወደ ፊት ይዛ በመሄድ ታደለች አብርሀም የተቀበለችውን ቁምነገር ካሳ ወደ ጎልነት በመቀየር የድሬን ሁለተኛ ጎል አስቆጥረዋልድሬዎች ተጨማሪ ጎል በማስቆጠር የግብ መጠናቸውን ማስፋት የሚችሉበት ሁለት ግልፅ አጋጣሚ አግኝታው ሳይጠቀሙ ቀርተዋል በተለይ ስራ ይርታው ከእታለም አሙኑ ከተከላካዮች ጀርባ የተጣለላትን ኳስ ብቻዋን ከግብጠባቂዋ ጋር ተገናኝታ የነበረ ቢሆንም ኳሱን አጥብቃ ባለመምታቷ ምክንያት በቀላሉ የግብጠባቂዋ እስራኤል ሲሳይ ሆኗልአሰልጣኝ መሰረት ማኒ ያደረገችው ቅያሪ በውጤት ለውጡ ላይ ብዙም ስኬታማ ሳይሆን በመጀመርያው አጋማሽ ከነበረው ከቆሙ ኳሶች ብቻ ጎል ፍለጋ እንቅስቃሴያቸው ቀጥሎ ሰሚራ ከማል እና መሳይ ተመስገን ከፈጠሩት እድል ውጭ ብዙም ትርጉም ያለው ነገር አልተመለከትንምበመጨረሻም በጥሩ የመከላከል ጥምረት ውጤቱን አስጠብቀው በዘለቁት ድሬዎች በኩል ሁለተኛውን ጎል ያስቆጠረችው ቁምነገር ካሳ ባሳየችው ያልተገባ ባህሪ በቀይ ካርድ ከሜዳ ተወግዳ ጨዋታው በእንግዶቹ ድሬዎች 20 በሆነ ውጤት አሸናፊነት ተጠናቋል ሶከር ኢትዮጵያ
https://soccerethiopia.net/football/57196
298
34,582
የሶስተኛ ዙር የካፍ ኮንፌድሬሽን ካፕ ድልድል ይፋ ሆኗል
ስፖርት
April 21, 2016
Unknown
ካፍ ካይሮ በሚገኘው ዋና ፅህፈት ቤቱ የ2016 ኦሬንጅ ካፍ ኮንፌድሬሽን ካፕ የሶስተኛ ዙር ድልድል ዛሬ ይፋ ሆኗል 16 ክለቦች ወደ ምድብ ድልድሉ ለመግባት የሚፋለሙ ሲሆን ከካፍ ቻምፒየንስ ሊግ ሁለተኛ ዙር ውጪ የሆኑት ስምንት ክለቦች ከኮንፌድሬሽን ካፕ ሁለተኛ ዙር ካለፉት ስምንት ክለቦች እርስበእርስ የሚጋጠሙ ይሆናል በውድድሩ ላይ ብቸኛው የአልጄሪያ ተወካይ ሞሊዲያ ኦሎምፒክ ቤጃያ ከቱኒዚያው ሀያል ክለብ ኤስፔራንስ የሚያደርጉት የሰሜን አፍሪካ ደርቢ ከአሁኑ ትኩረትን ስቧል የ2015 የካፍ ኮንፌድሬሽን ካፕ አሸናፊው ኤቷል ደ ሳህል ከጋቦኑ ሲኤፍ ሞናና ጋር ሲጋጠም የቻምፒየንስ ሊጉ አሸናፊ ቲፒ ማዜምቤ ከቱኒዚያው ስታደ ጋብሲየን ጋር ተደልድሏል የምስራቅ አፍሪካ ተወካዮቹ ኤልሜሪክ እና ያንግ አፍሪካንስ ከካውካብ ማራካሽ እና ከሳግራዳ ኤስፔራንስ ጋር ተደልድለዋል የጋናው ሚዲአማ ከማሜሎዲ ሰንዳውንስ ፉስ ራባት ከስታደ ማሊያን እንዲሁም አሀሊ ትሪፖሊ ከምስር ኤል ማቃሳ ሌሎች ጨዋታዎች ናቸው ከኮንፌድሬሽን ካፕ ሁለተኛ ዙር ያለፉ ክለቦች የመጀመሪያውን ጨዋታ ከሜዳ ውጪ ይጫወታሉ የመጀመሪያ ዙር ጨዋታዎች ከግንቦት 68 2016 ባሉት ቀናት ሲደረጉ የመልስ ጨዋታዎች ከግንቦት 1718 2016 ይደረጋሉ ሞሊዲያ ኦሎምፒክ ቤጃያ አልጄሪያ ከ ኤስፔራንስ ስፖርቲቭ ደ ቱኒዝ ቱኒዚያ ስታደ ማሊያን ማሊ ከ ፋስ ዩኒየን ስፖርት ራባት ሞሮኮ ኤቷል ስፖርቲቭ ደ ሳህል ቱኒዚያ ከ ሲኤፍ ሞናና ጋቦን ቲፒ ማዜምቤ ዲሪ ኮንጎ ከ ስታደ ጋብሲየን ቱኒዚያ አሀሊ ትሪፖሊ ሊቢያ ከ ምስር ኤል ማቃሳ ግብፅ ኤል ሜሪክ ሱዳን ከ ካውካብ አትሌቲክ ክለብ ማራካሽ ሞሮኮ ያንግ አፍሪካንስ ታንዛኒያ ከ ሳግራዳ ኤስፔራንሳ አንጎላ ማሜሎዲ ሰንዳውንስ ደቡብ አፍሪካ ከ ሚዲአማ ጋና
https://soccerethiopia.net/football/9348
210
47,085
ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማሪያም ከመንግሥታቱ ድርጅት ምክትል ዋና ጸሃፊ ጋር በጁሃንስበርግ መከሩ
ፖለቲካ
June 16, 2015
Unknown
ጠቅላይ ሚኒስትር ሀይለማሪያም ደሳለኝ ከመንግስታቱ ድርጅት ምክትል ዋና ፀሀፊ ዣን ኤሊሴ ጋር በወቅታዊና ቀጣናዊ ጉዳዮች ዙሪያ ዛሬ በጁሀንስበርግ መከሩበመጪው ሀምሌ በአዲስ አበባ የሚካሄደው አለም አቀፍ የፋይናንስ ጉባኤ ቅድመ ዝግጅት የደቡብ ሱዳን የሰላም ድርድርና የሶማሊያ የፀጥታ ሁኔታ የምክክሩ ዋና ነጥቦች እንደሆኑ ኢዜአ ከስፍራው ዘግቧልጠቅላይ ሚኒስትር ሀይለማሪያም በዚሁ ጊዜ ኢትዮጵያ ጉባኤውን በስኬት ለማስተናገድ የሚያስችል በቂ ዝግጅት ማድረጓን አረጋግጠዋልየመንግስታቱ ድርጅት ምክትል ዋና ፀሀፊ ጃን ኤሊሴ በበኩላቸው ኢትዮጵያ በአፍሪካ ሰላምና መረጋጋት ለማስፈን እየተጫወተችው ያለውን ሚና አድንቀዋልውይይቱን የተከታተሉት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዶክተር ቴድሮስ አድሀኖም እንደገለፁት ጉባኤው ታዳጊና የበለፀጉ አገራት የሚደራደሩበት የፋይናንስ ስርአት ለመፍጠር የሚያስማማ ሀሳብ ይዞ የሚቀርብ ነውጠቅላይ ሚኒስትር ሀይለማሪያም ከጃን ኤሊሴ ጋር ያደረጉት ምክክርም ይኸው ጉዳይ ስኬታማ በሚሆንበት ዙሪያ ያነጣጠረ እንደነበር ነው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ የገለፁትየደቡብ ሱዳንን የእርስ በርስ ግጭትም በአፋጣኝ ፖለቲካዊ መፍትሄ እንዲያገኝ የኢትዮጵያ ሚና ተጠናክሮ በሚቀጥልበት ሁኔታ ላይ መምከራቸውን ገልፀዋልለአመታት ሰላም ርቋት የቆየችውና አሁኑ አሁን አንፃራዊ የሰላም መሻሻሎችን እያሳየች የመጣችው ሶማሊያም ሌላዋ የውይይቱ አጀንዳ እንደነበረች ነው ዶክተር ቴድሮስ የተናገሩትሶስተኛው አለም አቀፍ የፋይናንስ ጉባኤ ከመጪው ሀምሌ 6 እስከ 9 ቀን 2007 አም በአዲስ አበባ እንደሚካሄድ ይጠበቃልእንደ ኢዜአ ዘገባ ጠቅላይ ሚኒስትር ሀይለማርያም ደሳለኝ በ25ኛው የአፍሪካ ሀብረት የመሪዎች ጉባኤ ለመሳተፍ ነበር ባለፈው አርብ ወደ ደቡብ አፍሪካ ጁሀንስበርግ ያመሩት
https://waltainfo.com/am/25443/
184
6,083
የአገሪቱ መግቢያ በሮች ለኮሮና ስርጭት መባባስ ምክንያት እየሆኑ ነው
ሀገር አቀፍ ዜና
Saturday, 09 May 2020 12:28
11503
የሰላምና የጤና ሚኒስቴር ዴኤታዎችን ጨምሮ በርካታ የመንግስት ባለስልጣናት አፋር ከትመዋል የሰመራ ሎጊያ ፀጥታ ቢሮ ሀላፊ በቫይረሱ ተይዘዋል መባሉን የክልሉ ኮሚኒኬሽን ቢሮ ሀላፊ አስተባብለዋል ጫት ፍለጋ ድንበር ተሻግረው የሚገቡ የሱማሌና የጅቡቲ ዜጎች ተበራክተዋል የሶማሊያ የጅቡቲና ኬኒያ አገራትን የሚያዋስኑት የአፋርና የሶማሌ ክልሎች በኮሮና ቫይረስ ስርጭት መባባስ ከፍተኛ ስጋት ላይ መውደቃቸውንና ስርጭቱን ለመከላከል የሚያስችሉ ስራዎች እየተሰሩ መሆናቸው ተጠቆመ ክልሎቹ ህገወጥ የድንበር መግቢያ በሮችን መዝጋት ድንበር ተሻግረው የሚገቡ ሰዎችን ወደ ለይቶ ማቆያዎች ውስጥ ማስገባትና በየኬላዎቹ ጥብቅ ቁጥጥር ማድረግ መጀመራቸው ታውቋል የአፋር ክልል መንግስት ኮሚኒኬሽን ቢሮ ሀላፊ አቶ አህመድ ካሎይታ ለአዲስ አድማስ እንደተናገሩት በክልሉ በበሽታው የተያዙ ሰዎች ቁጥር አስራ አንድ መድረሱን ጠቁመው እነዚህም ከጅቡቲ የገቡና በለይቶ ማቆያ ውስጥ የነበሩ ናቸው ብለዋል ክል ከሰላምና ጤና ሚኒስቴርና ከክልሉ ፀጥታ ቢሮ ጋር በመተባበር በድንበር አካባቢ ያለውን ጉዳይ ለመቆጣጠር የሚስችሉ ስራዎችን እያከናወነ መሆኑን ያስታወቁት ሀላፊው ሰሞኑን 14 ህገ ወጥ መግቢያ በሮች እንዲዘጉና በህጋዊ መግቢያ በሮች ላይም ቁጥጥር እንዲጠናከር የማድረግ ስራ ሰርተናል ብለዋል የጤና ሚኒስቴር ዴኤታና የሰላም ሚኒስቴር ዴኤታ ከሌሎች ከፍተኛ የስራ ሀላፊዎች ጋር ለዚሁ ስራ በአፋር ክልል እንደሚገኙ የገለፁት አቶ አህመድ ክልሉ አለም አቀፍ ድንበርና በሽታው በብዛት ከተሰራጨባት ጅቡቲ ጋር የሚዋሰን እንዲሁም ጅቡቲና ኢትዮጵያን የሚያገናኘው ዋና መንገድም በመሆኑ የበሽታው ስርጭት ሊባባስ ይችላል ብለዋል ክልሉ ህብረተሰቡ ስለ በሽታው ያለውን ግንዛቤ ማስፋት ህገ ወጥ መግቢያ በሮችን ከመዝጋት የዘለለ ስራ መስራት እንደማይችልና በሽታው በከፍተኛ መንገድ ሊሰራጭ የሚችልበት የጅቡቲ አፋር ዋና መንገድ እንዲዘጋ ወይም ሾፌሮችና መኪኖች እንዳይገቡ ለማድረግ የሚያስችል ስልጣን እንደሌለው ጠቁመዋል በፌደራል መንግስቱ የተሰጠውንና ሾፌሮቹ ከተማው ውስጥ ሳይቆሙ ወይም ቆይታ ሳያደርጉ እንዲያልፉ የሚያዘውን መመሪያ በማስተባበሩ በኩልም ከፍተኛ ችግር እየገጠማቸው እንደሆነም ተናግረዋል ክልሉ ከጅቡቲ ጋር በስፋት የሚዋሰን ከመሆኑም ባሻገር ኢትዮጵያ ለገቢና ወጪ ንግዱ በዋነኝነት የምትጠቀመው በጅቡቲ ወደብ ሲሆን ሁለቱን አገራት የሚያገናኘው ዋና መንገድም በዚሁ በአፋር ክልል ውስጥ የሚገኘው በመሆኑ ለበሽታው ስርጭት መባባስ ከፍተኛ ስጋት ሆኗል በክልሉ የሰመራ ሎጊያ ፀጥታ ቢሮ ሀላፊ በቫይረሱ ተይዘው ለህክምና ወደ አዲስ አበባ  መጥተዋል በሚል የተሰራጨው መረጃ ሀሰት ነው ሲሉም የክልሉ ኮሚኒኬሽን ሀላፊው አቶ አህመድ አስተባብለዋል በክልሉ ከአፋር ዩኒቨርሲቲና ከጤና ተቋማት በተጨማሪ በ14ቱ ህገወጥ መግቢያ በሮች 14 ለይቶ ማቆያ ስፍራዎች ተዘጋጅተው በህገወጥ መንገድ ወደ ክልሉ የሚገባ ማንኛውም ሰው ለአስራ አራት ቀናት በለይቶ ማቆያዎች ውስጥ እንዲቆይ እየተደረገ መሆኑንም ሀላፊው ጨምረው ገልፀዋል በሶማሌ ክልልም በተመሳሳይ መንገድ በመግቢያ ድንበሮች ላይ ጥብቅ ቁጥጥር መደረግ የተጀመረ ሲሆን ከልሉ ከሶማሊያ ከኬኒያና ከጅቡቲ ጋር የሚዋሰን መሆኑ ይታወቃል ከትናንት በስቲያ ከሶማሊያ ጋር የሚያገናኘው ድንበር በክልሉ ሰላምና ደህንነት ሀላፊ ዶር ሁሴን ቃሲም በሚመራ ቡድን ተጎብኝቷል በውጨሌ ጎሪያ አውል ቶጎ ጫሌና አውበሬ በተባሉ መግቢያ ድንበሮች ላይ በተደረገው ጉብኝትም በሮቹ ለህገወጥ የሰዎች ዝውውር አመቺ በመሆናቸው ጥብቅ ቁጥጥር ሊደረግባቸው እንደሚገባ መመሪያ መተላለፉን ምንጮች ጠቁመዋል የሶማሊያ መንግስት የበሽታውን ስርጭት ለመከላከል ወደ ክልሉ የሚገቡ መኪኖች ላይ እገዳ መጣሉን ተከትሎ በርካታ ሶማሊያውያን ጫት ለመግዛት በህገወጥ የመግቢያ በሮች ወደ ኢትዮጵያ ድንበር አልፈው እየገቡ መሆኑን የጠቆሙት ምንጮች ይህም ለበሽታው ስርጭት መባባስ ከፍተኛ አስተዋፅኦ እያደረገ ነው ብለዋል  
https://www.addisadmassnews.com/index.php?option=com_k2&view=item&id=25348:%E1%8B%A8%E1%8A%A0%E1%8C%88%E1%88%AA%E1%89%B1-%E1%88%98%E1%8C%8D%E1%89%A2%E1%8B%AB-%E1%89%A0%E1%88%AE%E1%89%BD-%E1%88%88%E1%8A%AE%E1%88%AE%E1%8A%93-%E1%88%B5%E1%88%AD%E1%8C%AD%E1%89%B5-%E1%88%98%E1%89%A3%E1%89%A3%E1%88%B5-%E1%88%9D%E1%8A%AD%E1%8A%95%E1%8B%AB%E1%89%B5-%E1%8A%A5%E1%8B%A8%E1%88%86%E1%8A%91-%E1%8A%90%E1%8B%8D&Itemid=180
433
21,467
አሜሪካ ለኢትዮጵያ ሪፎርም አጀንዳዎች ከ100 ሚሊዮን ዶላር መመደቧን ይፋ አደረገች
ቢዝነስ
25 August 2019
Unknown
የኢኮኖሚ  ፖሊሲዎች ለውጭ ብድር እዳ በመዳረግ የሚፈለገውን የስራ እድል አላስገኙም ማይክል ሬይኖር በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር በኢትዮጵያ የሚካሄዱ የኢኮኖሚ ሪፎርም ፕሮግራሞችን ለመደገፍ አሜሪካ ካለፈው አመት ወዲህ የ100 ሚሊዮን ዶላር ድጋፍ ማድረጓን ይፋ አደረች በኢትዮጵያ ለሚካሄዱ ኢኮኖሚያዊ ማሀበራዊና ፖሊቲካዊ ለውጦች ሙሉ ድጋፏን እንደምትሰጥ አረጋግጣለችአርብ ነሀሴ 17 ቀን 2011 አም አድቫንሲንግ ኢኮኖሚክ ዳይቨርሲፊኬሽን ኢን ኢትዮጵያ በሚል ስያሜ የኢኮኖሚ ማሻሻያ መርሀ ግብር ይፋ በተደረገበት ወቅት ንግግር ያደረጉት በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ማይክል ሬይነር አገራቸው በኢትዮጵያ እየተካሄዱ በሚገኙ ፈርጀ ብዙ ለውጦች መደመሟንና የኢትዮጵያ ህዝቦች ፍላጎቶችን ቀዳሚ ያደረጉ ማሻሻያዎች እየተካሄዱ በመሆናቸውም መደሰቷን ተናግረዋል  የኢትዮጵያ የሪፎርም አጀንዳዎች ከወዲሁ በርካታ ድሎች አስገኝተዋል የኢትዮጵያን የፖለቲካ ምሀዳር እንዲሁም የኢኮኖሚ እድሎችን አስፋፍተዋል ያሉት አምባሳደሩ ለውጦቹ እየተጠናከሩ ሲቀጥሉም የአገሪቱን ዘለቄታዊ ሁኔታዎች ጭምር በማረጋገጥ ረገድ ሚና እንዳላቸው ገልፀዋል ከፈርጀ ብዙ የሪፎርም አጀንዳዎች መካከል የኢኮኖሚ ለውጥ ግቦቹ ወሳኝ ስለመሆናቸው አውስተው ሌሎች ለውጦችን ለማስቀጠልም የኢኮኖሚ ለውጦቹ መሰረት መሆናቸውን አስታውቀዋል ከኢትዮጵያ ስፋትና ውስብስብነት አኳያ ኢኮኖሚውን ማደስና ማሻሻል ቀላል ስራ እንደማይሆን በማውሳት ነገር ግን ከባዱን ለማስቻል ጥንካሬ የሚሰጡ በርካታ ጎኖች እንዳሉና አገሪቱም በእነዚህ ጥንካሬዎቿ ላይ በመመስረት እየተሻሻለች እንደምትሄድ አስረድተዋል ለእነዚህ ለውጦች አመቺ ካሏቸው መካከልም ኢትዮጵያ ያሏት የኢኮኖሚ ዘርፍ አመራሮችና ባለሙያዎች ብቃታቸው እንዲሁም ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ዶር ያላቸው ራእይና የአመራር ብቃታቸው ለውጦችን ውጤታማ በማድረግና የአገሪቱን ትራንስፎሜሽን በማምጣት ረገድ ያላቸው ተስፋ እንደሆነ ጠቁመዋል  ይህም ሆኖ ከቅርብ አመታት ወዲህ በአገሪቱ የተመዘገቡ የመሰረተ ልማት አውታሮች ግንባታ በተለይም በመንገዶች በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በጤና ክብካቤና በኢንዱስትሪ ፓርኮች ግንባታ መስክ የታዩት ለውጦች የኢትዮጵያ የኢኮኖሚ ፖሊሲዎች ያስገኟቸው መሆናቸውንም መስክረዋል ይሁን እንጂ እነዚህ ግንባታዎች ዋጋ አስከፍለዋል ያሉት አምባሳደር ሬይነር እነዚህ የኢኮኖሚ ፖሊሲዎች ለውጭ ብድር እዳ በመዳረግ የሚፈለገውን የስራ እድል አላስገኙም የግል ዘርፉን ኢንቨስትመንትም አላመጡም ሲሉ ተችተዋልይህም ሆኖ በአሁኑ ወቅት እየተካሄደ የሚገኘው የአገሪቱ የሪፎርም አጀንዳ ከዚህ ቀደም ስኬት ባስገኙ ውጤቶች ላይ እንደሚመረኮዝ ተስፋ ሰጥቷል በማለት በተለይ መዋቅራዊ ለውጦች ላይ ይታዩ የነበሩ ፈታኝ ችግሮችን በመፍታት በግሉ ዘርፍ የሚመራ የኢኮኖሚ እድገት ለማስመዝገብ መነሳቱ ይበል እንደሚያሰኝ ተናግረዋል የኢኮኖሚ ለውጥ እንቅስቃሴዎችን በመደገፍ የሚንቀሳቀሰው የአሜሪካ አለም አቀፍ ልማት ኤጀንሲ ዩኤስኤአይዲ የአሜሪካ ባለሀብቶችንና ባለሙያዎችን በማሳተፍ በኢትዮጵያ ለሚያካሂዳቸው የኢንቨስትመንት እንቅስቃሴዎች ድጋፍ የሚሰጥባቸውን ጨምሮ አዲስ የጀመረውን የኢኮኖሚ ማስፋፊያ ፕሮጀክት ለመገደፍ የ100 ሚሊዮን ዶላር አዲስ እርዳታ ማቅረቡን አምባሳደሩ አስታውቀዋል ይህ ፕሮግራም ይፋ በተደረገበት ወቅትም የመንግስት ባለስልጣናት የተገኙ ሲሆን በሀርቫርድ ዩኒቨርሲቲ አለም አቀፍ የልማት ማእከል የተሰኘው ተቋም ፕሮፌሰር ሪካርዶ ሀውስማን ዶር ተቋሙን ወክለው የአሜሪካ መንግስት ይፋ ያደረገውን የኢኮኖሚ ማስፋፊያ ፕሮጀክት ለማስተባበር ተገኝተዋል     
https://www.ethiopianreporter.com/article/16546
355
34,455
ጋቦን 2017: ዋልያዎቹ ለሌሶቶው ጨዋታ ዝግጅታቸውን ጀምረዋል
ስፖርት
May 25, 2016
Unknown
የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን በ2017 የጋቦን አፍሪካ ዋንጫ ማጣርያ ከሌሶቶ ጋር ለሚያደርገው ጨዋታ ዝግጅቱን ትላንት ጀምሯል ዋልያዎቹ አሰልጣኝ ዮሀንስ ሳህሌን አሰናብተው ገብረመድህን ሀይሌ እና ረዳቶቹ ውብሸት ደሳለኝ እና ዘላለም ሽፈራውን ከሾሙ በኋላ የ25 ተጨዋቾች ምርጫ አከናውነው ሰኞ ኢንተርኮትኔንታል አዲስ ማረፊያቸውን በማድረግ ትላንት ልምምዳቸውን ጀምረዋልበዛሬ ጠዋት የልምምድ ፕሮግራም ለቅዱስ ጊዮርጊስ እና አል ሂላል የወዳጅነት ጨዋታ ወደ ሱዳን ካመሩት ሳላዲን ሰኢድ ምንተስኖት አዳነ በሀይሉ አሰፋ አስቻለው ታመነ እንዲሁም የፕሪቶርያ ዩኒቨርሲቲው ጌታነህ ከበደ እና የፔትሮጄቱ ሽመልስ በቀለ በቀር ቀሪዎቹ 19 ተጫዋቾች ተገኝተዋል የማላቀቅ በፈጣን እንቅስቃሴ ውስጥ ኳስ የመቀባበል እንዲሁም በግማሽ ሜዳ ለሁለት ተከፍለው መጫወትም የዛሬ ልምምዳቸው አካል ነበርየዋልያዎቹ ልምምድ በቀጣዮቹ ቀናት ተጠናክሮ የሚቀጥል ሲሆን ከዛሬ ጀምሮ ለተወሰኑ ቀናት በቀን ሁለት ጊዜ ልምምድ የሚሰሩ ይሆናልከቡድኑ ጋር ያልተካተቱት አምስት ተጨዋቾች በዚህ ሳምንት መጨረሻ ከቡድኑ ጋር የሚቀላቀሉ ሲሆን ፕሪቶርያ ዩኒቨርሲቲ እሁድ ላለበት ወሳኝ የመውረድመትረፍ ትንቅንቅ ጌታነህ ከበደን የሚጠቀም በመሆኑ ቶሎ እንደማይለቀው ለኢትዮዽያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ደብዳቤ የላከ በመሆኑ ሰኞ አአ በመግባት ማክሰኞ ልምምድ የሚጀምር ይሆናል ብሄራዊ ቡድናችን በመጪው ግንቦት 28 ከሌሶቶ ብሄራዊ ቡድን ጋር የምድቡን 5ኛ ጨዋታ በማሴሩ ከተማ ያደርጋል 
https://soccerethiopia.net/football/11505
167
15,112
የብልጽግና ፓርቲ የፖለቲካና ርዕዮተ ዓለም ግንባታ ዘርፍ ሃገር አቀፍ የሁኔታ ግምገማና እቅድ ውይይት እያካሄደ ነው
ሀገር አቀፍ ዜና
Oct 5, 2020
838
አዲስ አበባ መስከረም 25 2013 ኤፍ ቢ ሲ የብልፅግና ፓርቲ የፖለቲካና ርእዮተ አለም ግንባታ ዘርፍ ሀገር አቀፍ የሁኔታ ግምገማና እቅድ ውይይት መድረክ በአዳማ ከተማ እያካሄደ ነውበዋና ፅህፈት ቤት የፖለቲካና ርእዮተ አለም ግንባታ ዘርፍ ሀላፊ አቶ ተስፋዬ በልጅጌ በመክፈቻ ንግግራቸው እንዳሉት መድረኩ ለ2013 አም የታቀዱ ዋና ዋና ስራዎች ላይ የጋራ አቅጣጫ ይዞ በጋራ መረባረብ ማስቻል ላይ ትኩረት ያደረገ ነውአቶ ተስፋዬ እንደ ሀገር ሁሉን አቀፍ የለውጥ ስራ ውስጥ እንገኛለን ማለታቸውን ከብልፅግና ፓርቲ ያገኘነው መረጃ ያመላክታልብልፅግና ፓርቲ ይህን ለውጥ እየመራ ባለፈው ግማሽ ምእተ አመት ሳይመለሱ የቆዩ የፍትሀዊ ተጠቃሚነት እኩልነትና ዴሞክራሲ በአግባቡ መመለስ የሚያስችል እቅድ ይዞ እየሰራ መሆኑንም ተናግረዋልከዚህ ጎንለጎን የህዝቡን የዘመናት ጥያቄ የመመለስ ተስፋ የተጣለበትን ለውጥ ላለመቀበልና ከተቻለ ለመቀልበስ የሚሰሩ ጥቅማቸው የተነካባቸውና ሌሎች ፅንፍ የረገጠ አካሄድ የመታገል ስራዎች ከህዝቡ ጋር እየተሰራ መሆኑንም ጠቅሰዋልበመሆኑም ለእነዚህ ትላልቅ ስራዎች በሀገር አቀፍ ደረጃ ወጥነት ባለው መልኩ የጋራ ትልም ተይዞ የጋራ ርብርብ እንዲደረግ መድረኩ አቅጣጫ ያስቀምጣልም ነው ያሉትበመድረኩ ከሁሉም ክልሎችና ከሁለቱ ከተማ አስተዳደር የፖለቲካና ርእዮተ አለም ግንባታ ዘርፍ ሀላፊዎች ተሳታፊ ሆነዋል
https://www.fanabc.com/%e1%8b%a8%e1%89%a5%e1%88%8d%e1%8c%bd%e1%8c%8d%e1%8a%93-%e1%8d%93%e1%88%ad%e1%89%b2-%e1%8b%a8%e1%8d%96%e1%88%88%e1%89%b2%e1%8a%ab%e1%8a%93-%e1%88%ad%e1%8b%95%e1%8b%ae%e1%89%b0-%e1%8b%93%e1%88%88/
155
3,264
የሳተላይቷ መወንጨፍ ልማትን የሚያግዝና ለታዳጊዎች መነቃቃትን የሚፈጥር መሆኑን ፓርቲዎቹ ገለፁ
ሀገር አቀፍ ዜና
December 21, 2019
25
አዲስ አበባ ለመጀመሪያ ጊዜ ወደ ህዋ የተወነጨፈችው የኢትዮጵያ የመሬት ምልከታ ሳተላይት የምትሰበስባቸው መረጃዎች ለልማት እንቅስቃሴዎች አጋዥ ከመሆኑም ሌላ ለኢትዮጵያውያን ታጊዎች መነቃቃት እንደሚፈጥር የኢትዮጵያ ሶሻል ዴሞክራቲክ ፓርቲ ሊቀመንበር ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስና የአማራ ብሄራዊ ንቅናቄ ፓርቲ ሊቀመንበር ዶክተር ደሳለኝ ጫኔ ገለፁ የየፓርቲዎቹ ሊቀመናብርት በየበኩላቸው በተለይ ለአዲስ ዘመን ጋዜጣ እንደተናገሩት ወደ ህዋ የተላከችው ሳተላይት መረጃዎችን በማቀበል የተለያዩ የልማት ስራዎችን ለማከናወን ጥቅም የምትሰጥ ናትበተጨማሪም ኢትዮጵያ ልክ እንደሌሎች አገራት ሁሉ ሳተላይት ማምጠቅ መቻሏ ታዳጊዎቿን የሚያነቃቃና በዘርፉም ለመሰማራት ለሚፈልጉ እድል የሚከፍት ነው እንደ ፕሮፌሰር በየነ ገለፃ ኢትዮጵያ ትልቅ አገር እንደመሆኗ ሳተላይት ማምጠቅ የነበረባት ቀደም ሲል የነበረ ቢሆንም ዛሬም ቢሆን አይረፍድባትም ቀደም ሲል የጀመሩት ራእይ ያላቸው ሰዎች እንደ እነ ዶክተር ለገሰ ወትሮ አይነት ሰዎች ናቸውና ህልሙ እውን ሆኖ መሳካቱ በጣም መልካም ነው አገሪቱ ለምታካሂደውም ልማት ጥቅሙ ከፍ ያለ ነው ቀደም ሲል መረጃ የሚገኘው ከሌሎች ሀገራት በግዢ ሲሆን አሁን ግን የተላከችው ሳተላይት ኢትዮጵያ በምትፈልገው ሁኔታ የመሬት ምልከታዋን መቆጣጠር ያስችላታል ስለዚህም የተሻለ መረጃ ማግኘት ስለሚቻል መልካም ክንዋኔ ነው ይህ ጅማሬ ነው በቀጣይ ደግሞ የተሻለ እንደሚሆን አምናለሁ ያሉት ፕሮፌሰር በየነ ወጣቱም ሆነ ታዳጊው ይህን በማየቱ መነሳሳትን ያገኛልበተለይም ታዳጊዎችም የተሻለ ህልም እንዲኖራቸው ያደርጋል በተጨማሪም በመስኩ ለመሰማራት የሚፈልጉትን ይበልጥ የሚያበረታታ ነው ብለዋል ቀደም ሲል እንዲህ አይነቱን ሙከራ በሚያደርጉ አካላት ላይ ይሰነዘር የነበረው ዳቦ ላልጠገበ ህዝብ ይህን ማሰብ ቅዠት ነው የሚል እንደነበር ፕሮፌሰር በየነ አስታውሰው ዛሬ ግን እውን ሆኖ ማየት መቻሉ የሚያስደስት ሆኖ ማግኘታቸውን ተናግረዋልበብዙዎቹም ዘንድ በድህነት ውስጥ ላለች አገርና ድህነትም ያስመረራት አገር ለሳተላይት ቅድሚያ መስጠቷ ምን ያደርጋል የሚሉም ወገኖች ዛሬ ኢትዮጵያ መልካም ጅማሬ ላይ መሆኗን እና ይህም ቀጣይነት እንደሚኖረው ተስፋ ማድረግ እንደሚገባም አመልክተዋል ጥንስሱ ለረጅም አመታት የቆየ ቢሆንም ዛሬ ላይ ውጤት ማየት በመጀመሩ ይበል የሚያሰኝ ነው ስለዚህም በወቅቱ ጉዳዩን የጀመሩ አካላት አለመሳሳታቸውን መናገር እፈልጋለሁ በመሆኑም አገሪቱ በተለያዩ አቅጣጫዎች ብሩህ ተስፋ እንዳላት ማስተዋል ይቻላል አፍራሽ የሆኑ ነገሮችን ታግለን እስካሸነፍን ድረስ ብሩህ ተስፋችን ጥያቄ ውስጥ የሚገባ አይደለም ሲሉም ፕሮፌሰሩ ገልፀዋል ዶክተር ደሳለኝ በበኩላቸው የተላከችው ሳተላይት ያላት ጠቀሜታ ብዙ መሆኑን ጠቅሰው ምንም እንኳ ሳተላይቷ በመጠን ትንሽ ብትሆንም መረጃዎችን በመሰብሰብ ለልማት እንቅስቃሴዎች እንደምትጠቅም አመልክተዋል ህፃናት አገሪቱ ሳተላይት ማምጠቅ ትችላለች ብለው እንዲያስቡና የሳተላይት ፕሮግራሞችን እንዲያጤኑ ማነቃቂያ እንደሚሆንም እምነታቸውን ተናግረዋል እንደ ዶክተር ደሳኝ ገለፃ በሳተላይት የሚገኘው መረጃ ዛሬ ላይ ለሁሉም የልማት እንቅስቃሴዎች ጥቅም የሚሰጥ ነው ለአብነትም የከተማ ፕላን ለማውጣት የእርሻ ስራን ለማዘመን የአየር ፀባይ ለውጥን ለመከታተልና የእያንዳንዱን እንቅስቃሴ መረጃ ለማስተሳሰር እንዲሁም የጎርፍና የእሳት አደጋን መከሰት አስቀድሞ ለማወቅና ሌሎችንም ጉዳዮች ለመተንበይ ፋይዳው ጎልህ ነው ጅማሬውም መልካም ነው ከቻይና የሳተላይት ማምጠቂያ ጣቢያ ትናንት ማለዳ ላይ ወደ ህዋ የተላከችው ሳተላይት መረጃዎችን መሰብሰብ መጀመሯ ታውቋል አዲስ ዘመን ታህሳስ 112012አስቴር ኤልያስ
https://www.press.et/Ama/?p=24494
388
33,804
ArbaMinch, Kidus Giorgis back to Winning Ways as Woldia see off Jimma Aba Bunna
ስፖርት
January 27, 2017
Unknown
ArbaMinch Ketema crushed Sidama Bunna 31 in Debub Derby encounter in ArbaMinch Tadele Mengesha put the Crocodiles ahead in the 18th minute through a clinical finish outside the box after collecting a pass from the inform midfielder Wendmeneh Zerihun Wendmeneh teed up Gebremikael Yacob for ArbaMinchs second 7 minutes later It is Gebremikaels fifth goal of the season A foul on Addis Gidey rewarded the Yirgalem outfit a penalty and Abebe Tilahun made no mistake to pull one back just before the end of the first interval Sidama Bunna pushed for the equalizer but got punished when Tsegaye Abera sealed victory in the 70th minuteAbdulkerim Nikima and Tesfaye Melaku dismissed just before the end of the normal time as Kidus Giorgis prevailed 10 against EthioElectric Adane Girma struck the solitary goal minutes after the resumption of the half following a goalkeeping blunder by Electrics Ghanaian custodian Soulimana Aboubakheri Adane now has scored 6 goals in this campaignWoldia registered their first ever away victory since the club promoted to the top tier league Jimma Aba Bunna lost 20 to Woldia days after appointing Gebremedhin Haile as head coach Veteran striker Andualem Nigusse gave the Wolo outfit the lead 5 minutes after the hour mark Aba Bunnas Tadele Mihrete turned in Andualems cross for an own goal in the 83rd minutesDominant Hawassa Ketema failed to beat Dire Dawa Ketema at home The homers created numerous goal scoring chances but they squandered the opportunities as the teams settled for a barren drawTen man Adama Ketema hold Dedebit to a goalless draw in a very dull encounter at Addis Ababa Stadium  Sisay Toli was shown a second yellow in the second half However Dedebit could not build on the numerical advantage The draw took Mart Noojis side Kidus Giorgis above Adama and DedebitWeek 13 ResultsWednesday January 25 2017Addis Ababa Ketema 01 Ethiopia BunnaEthiopia Nigd Bank 22 Wolaitta DichaMekelakeya 22 Fasil KetemaThursday January 26 2017Hawassa Ketema 00 Dire Dawa KetemaJimma Aba Bunna 02 Woldia SCEthioElectric 01 Kidus GiorgisArbaMinch Ketema 31 Sidama BunnaDedebit 00 Adama Ketema Week 14 FixturesMonday January 30 20171730 Ethiopia Bunna vs Ethiopia Nigd Bank Addis Ababa StadiumTuesday January 31 20171500 Adama Ketema vs Mekelakeya Adama Abebe Bikila Stadium1500 Sidama Bunna vs Dedebit Yirgalem1500 Hawassa Ketema vs Jimma Aba Bunna Hawassa1500 Wolaitta Dicha vs ArbaMinch Ketema Sodo Stadium1500 Woldia SC vs EthioElectric Mohammed Hussein Ali AlAmoudi Stadium1500 Dire Dawa Ketema vs Fasil Ketema Harar Amir Abdulahi Stadium1730 Kidus Giorgis vs Addis Ababa Ketema Addis Ababa Stadium 
https://soccerethiopia.net/football/24011
421
37,784
ስለኮሮናቫይረስ ያለው ግንዝቤ - በባህር ዳር
ሀገር አቀፍ ዜና
April 21, 2020
Unknown
ሀብረተሰቡ ስለ ኮሮናቫይረስ ግንዛቤ ቢኖረውም ትግበራ ላይ ግን ብዙ እንደሚቀር አንዳንድ የባህርዳር ከተማ ነዋሪዎች ይናገራሉ ለዚህ ማሳያ ያደረጉት ደግሞ የእንቅስቃሴ አገዳ መነሳቱን ተከትሎ በበአል ገበያ የታየውን መዘናጋት ነው አንድ የሚድያና ኮምዩኒኬሽን ባለሙያ ደግሞ መንግስት ከዚህ አንፃር ያለውን ክፍተት ለመሙላት አስገዳጅ የጤና አስተምህሮት ህጎችን ተግባራዊ ማድረግ ይጠበቅበታል ይላሉ
https://amharic.voanews.com//a/bahir-dar-covid-19-4-21-2020/5383833.html
47
26,955
​ስሑል ሽረ በፕሪምየር ሊጉ አለመሳተፉ እርግጥ ሆኗል
ስፖርት
December 8, 2020
Unknown
በአሰልጣኝ ሲሳይ አብርሀ የሚመሩት ስሁል ሽረዎች በ2013 ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የመሳተፋቸው ነገር አክትሞለታልበወቅታዊ የሀገራዊ የፀጥታ ሁኔታ የቅደመ ውድድር ዝግጅታቸውን ያላከናወኑት ስሁል ሽረዎች ከቀናት በፊት ከሰሜኑ የሀገሪቱ ክፍል ወደ መሀል ከተማ መምጣታቸው ይታወሳል 16 ተጫዋቾችን ብቻ ይዞ አዲስ አበባ የደረሰው ክለቡ በዘንድሮ የፕሪምየር ሊግ ውድድር ለመሳተፍ ማረጋገጫ አልሰጠም እርግጥ ሽረዎች በ16 ተጫዋቾቹ እየተመራ ውድድሩ ላይ ለመሳተፍ ቅደመ ሁኔታዎችን ቢያሟላም ውድድሩን ታህሳስ 3 ለመጀመር አላሰበም ይህንን ተከትሎም ባሳለፍነው አርብ ክለቡ ለሊግ ኩባንያው ቢያንስ የሊጉ ጨዋታዎች ለሁለት ሳምንታት እንዲገፉለት ደብዳቤ አስገብቶ ነበር የክለቡን ጥያቄ የተመለከተው የሊጉ ኩባንያ የወጣው መርሀግብር እንደማይገፋ ለክለቡ በይፋ ምላሽ ሰጥቷል ይህ ብቻ ሳይሆን የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን የስራ አስፈፃሚ ባደረገው ስብሰባ ክለቡን በተመለከተ ሀላፊነት የሚወስድ አካል ባለመኖሩ ስሁል ሽረ በውድድሩ የመሳተፉ ነገር አክትሞለታል ስለዚህም ስሁል ሽረ በይፋ የ2013 የቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ውድድር ተሳታፊ አይሆንም  በተያያዘ ዜና ስሁል ሸረ በርካታ ተጫዋቾቹን በውሰት እየሰጠ እንደሆነ እየተሰማ ይገኛል የሌሎቹን ትግራይ ክልል ተሳታፊ ክለቦችን በተመለከተ ሊግ ኩባንያው እስካሁን ግንኙነት እንደሌለው የሰማን ሲሆን እስከ አርብ ምሽት ድረስም ለውድድሩ አስፈላጊውን ቅድመ ሁኔታ አሟልተው ከተገኙ በውድድሩ እንደሚሳተፉ መገለፁ ይታወሳል ሶከር ኢትዮጵያ
https://soccerethiopia.net/football/62111
166
6,183
መኢአድ እና ባልደራስ ለምርጫው ቅንጅት ፈጠሩ
ሀገር አቀፍ ዜና
Saturday, 07 March 2020 12:27
10824
የመላ ኢትዮጵያውያን አንድነት ድርጅት መኢአድ እና በጋዜጠኛ እስክንድር ነጋ በቅርቡ የተመሰረተው ባልደራስ ለእውነተኛ ዲሞክራሲ በትላንትናው እለት ቅንጅት መፍጠራቸውን አስታውቀዋል ሁለቱ የፖለቲካ ድርጅቶች በቀጣዩ ምርጫ ባልደራስ መኢአድ በሚለው የቅንጅታቸው መጠሪያ በጋራ ማኒፌስቶና የምርጫ ምልክት እንደሚወዳደሩ ተነግሯልቅንጅቱ የህብረ ብሄራዊነት አደረጃጀት እንዳለው የጠቆሙት ፓርቲዎቹ እስከ ሰኞ የካቲት 30 ቀን 2012 አም ሌሎች የቅንጅቱ አካል መሆን የሚፈልጉ ፓርቲዎችን ተቀብለን እናስተናግዳለን ብለዋል ቀደም ሲል አዲስ አበባን መሰረት አድርጐ የተቋቋመው ባልደራስና መኢአድ በመሰረቱት ቅንጅት በቀጣዩ ምርጫ አዲስ አበባን ጨምሮ በመላ ሀገሪቱ እንደሚወዳደሩ አስታውቀዋል የፖለቲካ ድርጅቶቹ ቅንጅት መፍጠራቸውን ይፋ ባደረጉበት መግለጫቸው ላይ ከምንም በላይ የሀገር ጥቅምና ሏላዊነትን ያስቀደመ የፖለቲካ እንቅስቃሴ እንደሚያደርጉ ጠቁመው በአሁኑ ወቅት በአባይ ግድብ ጉዳይ የውጭ ሀይሎች ጣልቃ ገብነትንም እንደሚያወግዙ ገልፀዋል መላ ኢትዮጵያውያንም ለብሄራዊ ጥቅማችን በጋራ መቆም አለብን ብለዋል ፓርቲዎቹ  
https://www.addisadmassnews.com/index.php?option=com_k2&view=item&id=25081:%E1%88%98%E1%8A%A2%E1%8A%A0%E1%8B%B5-%E1%8A%A5%E1%8A%93-%E1%89%A3%E1%88%8D%E1%8B%B0%E1%88%AB%E1%88%B5-%E1%88%88%E1%88%9D%E1%88%AD%E1%8C%AB%E1%8B%8D-%E1%89%85%E1%8A%95%E1%8C%85%E1%89%B5-%E1%8D%88%E1%8C%A0%E1%88%A9&Itemid=180
116
9,981
በባሕር ዳር ከተማ አስተዳደር የመሠረተ ልማት ግንባታ አፈፃፀም ግምገማ እና የአዳዲስ ፕሮጀክቶች ማስጀመሪያ ሥነ ሥርዓት ይካሄዳል፡፡
ሀገር አቀፍ ዜና
July 23, 2020
144
በ2012 በጀት አመት በባህር ዳር ከተማ አስተዳደር የተገነቡ የመሰረተ ልማት ግንባታዎች ምረቃ ይካሄዳል ግንባታቸው በሂደት ላይ ያሉ ፕሮጀክቶችን በመጎብኘት አፈፃፀማቸው ይገመገማል በተጨማሪም አዳዲስ ፕሮጀክቶችን ይፋ ይደረጋሉ ተብሎ ይጠበቃልበክልሉ ርእሰ መስተዳድር ተመስገን ጥሩነህ በኢፌደሪ ገቢዎች ሚኒስትር ላቀ አያሌው እና ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ መሀሪ ታደሰ ዶክተር የተመራ ከመፍተኛ የመንግስት ልኡክ በተገኘበት  የባህር ዳር ከተማ አስተዳደር የመሰረት ልማት ግንባታዎች አፈፃፀም እውቅና እና የመሰረተ ልማት ግንባታዎች ማስጀመሪያ ስነ ስርአት ይካሄዳልከሰአት በፊት በሚኖረው መርሀ ግብር የአረንጓዴልማትና መናፈሻ የጌጠኛ ድንጋይ ንጣፍ መንገድ ግንባታ የወጣቶች የስፖርት ማዘውተሪያ ቦታዎች ግንባታ እና  የካዳስተር ቢሮ ግንባታ ምረቃ ይካሄዳልየክል ገቢዎች ቢሮ ባለስምንት ፎቅ ህንፃ ግንባታ እና የብልፅግና ፓርቲ ቢሮ ግንባታ የመሰረት ድንጋይ ይቀመጣል ተብሎም ይጠበቃል በተጨማሪም ከገጠር መንገድ ኤርፖርት እየተገነባ የሚገኘው የአስፓልት መንገድ ግንባታ ሂደት እና የባህር ዳር ዋናው ገበያ ቀበሌ 04 የገበያ ቦታ አዲስ ፕላን ትውውቅ እና ግምገማ ይካሄዳል ተብሎም ይጠበቃልከሰአት በኋላ በሚኖረው መርሀ ግብር ደግሞ በባህር ዳር ከተማ የመሰረተ ልማት ግንባታ እና የህግ የበላይነት ለማስከበር የተሰሩ ስራዎች ላይ ውይይት ይካሄዳል የከተማዋን ብሎም የክልሉን ፀጥታ ለማስከበር የፀጥታ ሀይሉ ላበረከተው አስተዋፅኦ የእውቅና መስጠት መርሀ ግብር መኖሩንም ከከተማ አስተዳደሩ ያገኘነው መረጃ ያመላክታል አብመድ መርሀ ግብሮቹን እየተከታተለ ያደርሳልዘጋቢ ታዘብ አራጋው
https://www.amharaweb.com/%e1%89%a0%e1%89%a3%e1%88%95%e1%88%ad-%e1%8b%b3%e1%88%ad-%e1%8a%a8%e1%89%b0%e1%88%9b-%e1%8a%a0%e1%88%b5%e1%89%b0%e1%8b%b3%e1%8b%b0%e1%88%ad-%e1%8b%a8%e1%88%98%e1%88%a0%e1%88%a8%e1%89%b0-%e1%88%8d/
177
30,128
ቅድመ ጨዋታ ዳሰሳ | ወላይታ ድቻ ከ መከላከያ
ስፖርት
April 29, 2019
Unknown
የወላይታ ድቻ እና መከላከያን ጨዋታ እንደሚከተለው እናስዳስሳችኋለንመከላከያ በወራጅ ቀጠና ውስጥ ሆኖ በስድስት ነጥብ የሚበልጠው ወላይታ ድቻን ነገ በሶዶ ስታድየም ይገጥማል በሁለተኛው ዙር መነቃቃትን ካሳዩ ቡድኖች መካከል የሚጠቀሰው ወላይታ ድቻ ከአንድ ሽንፈት ውጪ በሰበሰባቸው ነጥቦች ወደ ሰንጠረዡ ወገብ ለመድረስ እየጣረ ይገኛል የነገውን ጨዋታ በድል ከተወጣም ከአደጋው ከመራቅ ባለፈ አንድ ደረጃ የማሻሻል እድል ይኖረዋል ሶስተኛውን እና የከፋውን ሽንፈት በፋሲል የቀመሰው መከላከያ አሁንም አካሄዱን ማስተካከል አልቻለም ለስምንት ጨዋታዎች ያለድል መጓዙን ተከትሎም ወራጅ ቀጠና ውስጥ ለመቀመጥ ተገዷል የነገውን ጨምሮ ቀጣይ ጨዋታዎች ላይ የሚያገኛቸው ነጥቦችም ከበላዩ ያለው ደቡብ ፖሊስን ቦታ ለመረከብ እጅግ ወሳኝ ይሆናሉበፈቡብ ፖሊሱ ጨዋታ ዘንድሮ ለሶስተኛ ጊዜ በገለልተኛ ሜዳ ለመጫወት የተገደዱት ወላይታ ድቻዎች ኳስን ተቆጣጥረው ለመጫወት ይሞክሩ እንጂ መሀል ላይ የበላይነት ሲወሰድባቸው ወደ መልሶ ማጥቃት አጨዋወት ለመዞር ሲዳዳቸው ይታያል ከአቀራረብ አንፃር መከላከያ የኳስ ቁጥጥሩን ለመያዝ መሞከሩ አይቀሬ መሆንም ድቻዎችን በፈጣን ሽግግር ወደ ግብ አፋፍ መድረስን ምርጫቸው እንዲሆን ሊያደርግ ይችላል ሆኖም ቡድኑ በሶስተኛው የሜዳ ክፍል ላይ የሚሰራቸው የቅብብል እና የውሳኔ ስህተቶች ዋጋ ሊያስከፍሉት ይችላሉ የጦሩ የኋላ ክፍል ከጀርባው ክፍተት በሚተውባቸው ቅፅበቶች ግን በተለይም በቸርነት ጉግሳ በሚመራው የቡድኑ የግራ ወገን የጤና ንቦቹ አብዝተው ጫና ሊፈጥሩ ይችላሉዘርፈ ብዙ ችግሮች ያሉበት መከላከያ ከሁሉም ነገሮች በላይ በአእምሮ እና በአካላዊ ዝግጁነት ላይ አተኩሮ ወደ ሜዳ መግባት ይጠበቅበታል አሁንም ወሳኝ አጥቂው ምንይሉ ወንድሙን በጉዳት አበበ ጥላሁንን ደግሞ በቅጣት ሳቢያ የማይጠቀመው ጦሩ በቀላል ስህተቶች ግብ የሚያስተናግድበትን አኳኋንም ሙሉ ለሙሉ መቅረፍ ከጨዋታው ተፈላጊውን ውጤት ለማግኘት በእጅጉ ያስፈልገዋል በተለይም እጅግ በፍጥነት ዝግ ያለው የመከላከል ሽግግሩ ከኋላ ያለውን ችግር እያባባሰበት ሲገኝ የመከላከል አደረጃጀቱ በቀላሉ መበታተን ለተጋጣሚው መልሶ ማጥቃት ተጋላጭ ሊያደርገው ይችላል በመሆኑም ግብ ላለማስተናገድ መጠንቀቅ ያለበት እና ከአማካይ ክፍሉ በሚያገኛቸው ጥቂት እድሎች ግብ ማስቆጠር የሚጠበቅበት መከላከያ በነገው የሶዶ ጨዋታ በእጅጉ መፈተኑ የማይቀር ነውየእርስ በርስ ግንኙነት እና እውነታዎች እርስ በእርስ በተገናኙባቸው 11 የሊግ ጨዋታዎች ወላይታ ድቻ 12 ግቦችን አስቆጥሮ 5 ጊዜ በማሸነፍ ቀዳሚ ነው ከ4 አቻ ውጤቶች መመዝገብ ውጪም መከላከያ ሁለት ጊዜ ብቻ ድል ሲቀናው 6 ግቦችን ማስቆጠር ችሏል ሶዶ ላይ ሽንፈት ያላገኘው ወላይታ ድቻ ዘንድሮ በሜዳው ካደረጋቸው ዘጠኝ ጨዋታዎች አምስቱን በድል አራቱን ደግሞ በአቻ ውጤቶች አጠናቋል በአጠቃላይ ውድድሩም ድሎች የቀኑት በሜዳው ላይ ጨዋታዎቹ ብቻ ነው ከሜዳው ውጪ ዘጠኝ ጨዋታዎችን ያከናወነው መከላከያ ሁለቱን ብቻ በድል ሲወጣ በሶስቱ ነጥብ ተጋርቶ አራት ሽንፈቶች ገጥመውታልዳኛ ዘንድሮ በዋና ዳኝነት ከተመደበባቸው ጨዋታዎች ውስጥ ሁለቱ ቡድኖች ከ ሀዋሳ ከተማ ጋር የተገናኙባቸውን ጨዋታዎች የዳኘው ቢኒያም ወርቅአገኘሁ ለዚህም ጨዋታ ይመራዋል አርቢትሩ በአምስት ጨዋታዎች 32 የማስጠንቀቂያ እና አንድ የቀይ ካርዶችን ሲመዝ ሁለት የፍፁም ቅጣት ምቶችን ሰጥቷልግምታዊ አሰላለፍወላይታ ድቻ 4132ታሪክ ጌትነትእሸቱ መና ደጉ ደበበ አወል አብደላ አንተነህ ጉግሳበረከት ወልዴፀጋዬ አበራ አብዱልሰመድ አሊ ቸርነት ጉግሳባዬ ገዛኸኝ አላዛር ፋሲካመከላከያ 4231አቤል ማሞሽመልስ ተገኝ ምንተስኖት ከበደ አዲሱ ተስፋዬ አለምነህ ግርማበሀይሉ ግርማ ቴዎድሮስ ታፈሰሳሙኤል ታዬ ዳዊት እስጢፋኖስ ፍሬው ሰለሞንተመስገን ገብረኪዳን ፍፁም ገብረማርያም
https://soccerethiopia.net/football/47273
425
27,216
ቅዱስ ጊዮርጊስ አዲስ ዋና አሰልጣኝ ሾመ
ስፖርት
October 14, 2020
Unknown
ቅዱስ ጊዮርጊስ ጀርመናዊ አሰልጣኝ መሾሙን ከደቂቃዎች በፊት በክለቡ ይፋዊ የሬዲዮ ፕሮግራም ላይ ይፋ አድርጓልየክለቡ የስራ አመራር ቦርድ አባል እና የማርኬቲንግ ክፍል ሀላፊ የሆኑት አቶ ዳዊት ውብሸት ከደቂቃዎች በፊት ይፋ እንዳረጉት ጀርመናዊው የ62 አመት አሰልጣኝ ኤርነስት ሚደንዶርፕ ጀረሰኞቹን ለሶስት አመታት ለመረከብ የተስማሙ ሲሆን ክለቡን ወደ ቀድሞ ውጤታማነት የመመለስ ግዴታ ተጥሎባቸው ሀላፊነቱን እንደተረከቡ ገልፀዋል አክለውም ለዋና ሀላፊነት ቦታ ከ10 በላይ እጩዎችን አወዳድሮ ወደ ውሳኔ መብቃቱን ይፋ አድርገዋልአሰልጣኙ የመጨረሻ ስራቸው የነበረው በ201920 የደቡብ አፍሪካ የአብሳ ፕሪምየር ሺፕ ሁለተኛ ደረጃ ይዞ የጨረሰው ካይዘር ቺፍስ ሲሆን ከዛ በፊትም በጋናው ኸርትስ ኦፍ ኦክን በመሰሉ ቡድኖች መስራት ችለዋልቅዱስ ጊዮርጊሶች ከዚህ ቀደም በ1967 በፒተር ሸንግተር እና በ2005 በሚኬል ክሩገር ከተመሩ በኋላ ኤርነስት ሚደንዶርፕ ሶስተኛው ፈረሰኞቹን የመሩ ጀርመናዊ ይሆናሉ
https://soccerethiopia.net/football/60848
110
8,794
ብዙዎቹ የኢትዮጵያን የመልማት መብት የሚያስታውቁ እና የአሜሪካን ገለልተኛነት የሚያጠይቁ ናቸው
ፖለቲካ
2021/1/22 20:40 GMT
Unknown
የአሜሪካ ብሄራዊ ደህንነት ምክር ቤት ዛሬ ያወጣው መግለጫ በርካቶችን እያነጋገረ ነው የምክር ቤቱ መግለጫ ልክ ከአሁን ቀደም በዋሽንግተን እንደተስተዋለው ሁሉ የአሜሪካን ወገንተኝነት እና አድሏዊ አካሄድ እንዲሁም የሚዛናዊነት ችግር ያሳየ ነው በሚልም ብዙዎች ተችተውታል ኢትዮጵያ ከራሷ ሏላዊ ግዛት የሚመነጨውን ተፈጥሯዊ ሀብት የመጠቀም ሙሉ መብት እንዳላት የጠቀሱ በርካቶችም የሌሎችን ጥቅም በማይጎዳ መልኩ የዜጎቿን ህይወት ለመቀየር እንደምትችል በመጠቆምም ለምክር ቤቱ መግለጫ አፀፋዊ ምላሾችን ሰጥተዋል መግለጫው በምክር ቤቱ ይፋዊ የትዊተር የማህበረሰብ ትስስር ገፅ በአጭሩ የሰፈረ ነው የምስራቅ አፍሪካ 257 ሚሊዬን ህዝብ ኢትዮጵያ ጠንካራ አመራር እንድታሳይ ይጠብቃል በሚል የሚነበበው የምክር ቤቱ መግለጫ ይህም ከፍትሀዊ ስምምነት ላይ መድረስ ማለት ነው ሲል ይቀጥላል መግለጫው የቴክኒክ ጉዳዮች መፈታታቸውን የሚጠቅስም ሲሆን የጉዳዮቹ መፈታት የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ሙሌት ከመጀመሩ በፊት ስምምነት ላይ ለመድረስ የሚያስችል ጊዜን ለማግኘት እንደሚረዳ ይጠቁማል የግድቡ ሙሌት ከመጀመሩ በፊት ሶስቱ ሀገራት ስምምነት ላይ መድረስ አለባቸው የሚለው ይህ የአሜሪካ ሀሳብ ከአሁን ቀደም በዋሽንግተን በነበረው የድርድር ሂደት ጭምር የተንፀባረቀ ነው ሆኖም የዋሽንግተንን ከታዛቢነት ወደ አደራዳሪነት ከዛም ወደ የስምምት ሀሳብ አርቃቂነት መድረስ ያልተቀበለችው ኢትዮጵያ ከህዝቧ ተወያይታ ወደ ድርድር እንደምትመለስ በመጥቀስ ከድርድሩ መውጣቷ አይዘነጋምይህ የምክር ቤቱ መግለጫ ኢትዮጵያውያንን አስቆጥቷል በሚያነሱት ሀሳብ እና በሚጠቅሱት እውነታ የተለያዩ ለ3 ሺ የተጠጉ አስተያየቶችንም አስተናግዷል 900 ገደማ የሚደርሱ የማህበራዊ ሚዲያው ተጠቃሚዎችም መልሰው አጋርተውታል ብዙዎቹ የኢትዮጵያን የመልማት መብት የሚያስታውቁ እና የአሜሪካን ገለልተኛነት የሚያጠይቁ ናቸውየምስራቅ አፍሪካ ህዝብ ተብሎ በመግለጫው ከተጠቀሰው ሩብ ቢሊዬን ህዝብ ቁጥር ውስጥ ከ100 ሚሊዬን በላይ የሚሆነው በኢትዮጵያ እንደሚኖርና አብዛኛው መሰረታዊ የሀይል አቅርቦት ሳይኖረው በጨለማ ውስጥ እንደሚገኝ አሜሪካ ለምን ማስታወስ እንዳልፈለገች አበክረው የሚያጠይቁም ጥቂት አይደሉም በቅርቡ ለፓርላማ አባላት ማብራሪያን የሰጡት ጠቅላይ ሚኒስትር አቢይ አህመድ ዶር በርካታ ኢትዮጵያውያን እናቶች በችግር ውስጥ መሆናቸውን በመጠቆም የእናቶቻችን ወገብ አይጉበጥ ማለት መሰረታዊ መብታችን ነው ሲሉ መናገራቸው የሚታወስ ነውየግድቡ ተደራዳሪ የሆኑት አቶ ዘርሁን አበበ አስተያየታቸውን ካሰፈሩ ኢትዮጵያውያን መካከል አንዱ ናቸው ከግድቡ እና ከድርድሩ ሂደት ጋር በተያያዘ ሙያዊ ትንታኔዎችን በመስጠት የሚታወቁት አቶ ዘሪሁን 257 ሚሊዬኑ የምስራቅ አፍሪካ ህዝብ የሚያየው ሚዛናዊና የማታዳላ ሶስቱም ሀገራት አሸናፊ ሊሆኑ ከሚችሉበት የስምምነት ደረጃ የሚያደርስ ግብብነት እንዲኖራቸው የምታበረታታ አሜሪካን ነው ሲሉ ምላሻቸውን አስፍረዋል ሚሊዬኖችን ከድህነት ለማውጣት በሚያስችል መልኩ የግድቡ ሙሌት በተያዘለት እቅድ መሰረት እንደሚቀጥልም ነው ተደራዳሪው የገለፁት በህገመንግስት እና በፌዴራሊዝም ጉዳዮች ላይ ምሁራዊ ትንታኔዎችን በመስጠት የሚታወቁት እና በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ መምህር እንዲሁም የዩኒቨርስቲው የፌዴራሊዝም ጥናት ተቋም ዋና ዳይሬክተር የሆኑት ዘመልአክ አይተነው ዶር በበኩላቸው ትርጉም አልባ ሲሉ መግለጫውን አጣጥለውታል ግድቡ በስምምነትም ሆነ ከስምምነት ውጪ ሊሞላ እንደሚችል ያስቀመጡም ሲሆን ስምምነት ካስፈለገ የመስማማቱ ጉዳይ የግብፅ እንደሆነና ይህም ተሞክሮ እንዳልተሳካ ገልፀዋል የኢትዮጵያ አሜሪካውያን የዜጎች ምክር ቤትም መግለጫውን በተመለከተ ምላሽ ሰጥቷልአሜሪካ በግልፅ ለግብፅ ማድላቷን እወቁልኝ ሲል በይፋዊ ትዊተር ገፁ ለተለያዩ አለም አቀፍ ብዙሀን መገናኛዎች ባያያዘው መልእክት ያስታወቀው ምክር ቤቱ በግልፅ የአንድን ወገን ፍላጎት ብቻ እያንፀባረቀች እንደ ገለልተኛ ታዛቢ አካል ልትቆጠር እንደማትችልም ገልጿል ሚዛናዊም ገለልተኛም አይደለም ያለውን መግለጫ የሚያሳዝን ነው ያለም ሲሆን የአሜሪካ መንግስት ሀገራቱ በፍትሀዊነት መርሆዎች ላይ ተመስርተው ልዩነቶቻቸውን እንዲፈቱ ለማድረግ የሚያስችል አበረታች አመራር የሚያሳይበት ጊዜ አሁን ስለመሆኑም አስታውቋል ይህ ዘገባ እስከተጠናቀረበት ጊዜ ድረስ መግለጫውን በተመለከተ ከኢትዮጵያም ሆነ ከሌሎቹ ተደራዳሪ ሀገራት የተሰጠ ምላሽ የለም
https://am.al-ain.com/article/ethiopian-s-angrily-reacts-to-us-national-security-council-nsc-tweets
451
43,454
የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲና መከላከያ ሚኒስቴር በጋራ በሚሰሩበት ጉዳዮች ዙሪያ ውይይት አደረጉ
ፖለቲካ
June 29, 2018
Unknown
የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ እና የኢፌድሪ መከላከያ ሚኒስቴር መረጃ ዋና መምሪያ ተደምረው በሚሰሩበት ጉዳዮች ዙሪያ ውይይት አድርገዋልሁለቱ መስሪያ ቤቶች አብረው የሚሰሩበትን ሁኔታ አጠናክረው ለመቀጠል ተስማምተዋልየመከላከያ ሚኒስቴር የመረጃ መምሪያ ሀላፊ ሌተናል ጀነራል ሀሰን ኢብራሂም የሀገሪቷን መረጃ ማሰባሰቢያ መተንተኛ እና ማሰራጫ መንገዶችን ዘመናዊ በማድረግ በኩል በየጊዜው እያደገ የሚሄድ አቅም መገንባት እንደሚያስፈልግ ገልፀዋልየኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር አቶ ተመስገን ጥሩነህ በበኩላቸው ኤጀንሲው በአዋጅ ተሰጠውን ተግባር እና ሀላፊነት መሰረት አድርጎ ከመከላከያ ሚኒስቴሩ ስር ካሉ ልዩ ልዩ ተቋማት እና ከሌሎች ባለድርሻ አካላት ጋር ተደምሮ ይሰራል ብለዋልበፕሮጀክት አስተዳደር ስርአት እና የፕሮጀክት አፈፃፀም አስመልከቶ በሚፈለገው ደረጃ ግንኙነት ያለመደረጉ የፈጠረውን ክፍተት በመቅረፍ እና በመግባባት እንደሚሰራም ገልፀዋልተቋማቱ የመረጃ መሰብሰቢያ መተንተኛ እና ማሰራጫ ስርአቶችን በማዘመን ረገድ በጋራ ለመስራት ከመግባባት ላይ ደርሰዋል ኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ
https://waltainfo.com/am/30072/
116
37,497
ሥሜት ምንድ ነው? .. ከልክ ያለፈ ሥሜት፣ ሃሳብና አንድምታዎቹ
ሀገር አቀፍ ዜና
May 14, 2019
Unknown
ሀኪምዎን ይጠይቁ በሰው ልጅ የተፈጥሮ ስሜት ምንነት ጠባይና የስነ ልቦና ጤና አለፍ ብሎም ከጤናማው ምህዋር ውጭ የሚታዩ ሁኔታዎችን የሚመረምር አዲስ ተከታታይ ቅንብር ነውየአንጎልና የስሜትን ቁርኝት ስለ አንድ ነገር ያለን ወይም በውስጣችን ያደረ ከልክ ያለፈ ወይም የተጋነነ ስሜት በማህበረሰብ ደህንነት ላይ ሊያሳድር የሚችለውን ተፅእኖ የሚመለከቱ አወያይ ጭብጦችም ይመለከታልለጥያቄዎቹ ሞያዊ ትንታኔውን የሚሰጡን የዘወትር የፕሮግራሙ ተባባሪ በዚህ በዩናይትድ ስቴትስ በሚገኘው የሜዮ ክሊኒክ የነርቭና የአእምሮ ህክምና ልዩ ባለሞያና በህክምና ትምህርት ቤቱ የትምህርት ክፍሉ ሀላፊ ፕሮፌሰር ዮናስ እንዳለ ገዳ ናቸው
https://amharic.voanews.com//a/understandin-emotions-and-implications-with-prof-yonas-geda-voa-alula-kebede-may-07-2019/4912701.html
76
24,401
መንግሥትን ከ77.6 ሚሊዮን ዶላር በላይ በማሳጣት የተጠረጠሩ የሥራ ኃላፊዎችና ቡና ላኪዎች ታሰሩ
ቢዝነስ
15 January 2017
Unknown
ከ2000 አም እስከ 2007 አም ድረስ በነበሩት በጀት አመታት መንግስት ወደ ውጭ ከሚላክ ቡና ሊያገኝ ይችል የነበረውን ከ776 ሚሊዮን ዶላር በላይ ወይም በወቅቱ ምንዛሪ ከ17 ቢሊዮን ብር በላይ በማሳጣት የተጠረጠሩ የመንግስት ተቋማት ሀላፊዎችና ቡና ነጋዴዎች ታሰሩሞገስ እንድሪስ መሀመድ በርሄ ሀጎስ ገብሬ ካሳሁን አስራትና ታደሰ ደስታ የተባሉት ቡና ነጋዴዎች ተጠርጥረው የታሰሩት ከግብረ አበሮቻቸው ጋር በመመሳጠር በ2006 በጀት አመት ለኢትዮጵያ ምርት ገበያ 2763 ቶን ኤክስፖርት የሚሆን ቡና በመግዛታቸው እንደሆነ የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን የወንጀል ምርመራ ቢሮ ለፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ሁለተኛ ወንጀል ችሎት አስረድቷልነጋዴዎቹ የገዙትን 1039500 ዶላር ግምት ያለውን ቡና በኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለስልጣን በኩል ወደ ውጭ መላክ ሲገባቸው ባለመላካቸውና በመደበቃቸው አገሪቱ የተጠቀሰውን ያህል የውጭ ምንዛሪ ልታጣ መቻሏን መርማሪ ፖሊስ ለፍርድ ቤቱ አስረድቷልፍቅሩ ተክሌ የተባሉት ተጠርጣሪ የቡና ነጋዴም በ2001 አም እና በ2006 አም በጀት አመት ከኢትዮጵያ ምርት ገበያ 2691 ቶን ቡና ኤክስፖርት ለማድረግ የገዙ ቢሆንም ወደ ውጭ ባለመላካቸውና ደብቀው በመገኘታቸው መንግስት 836200 ዶላር የውጭ ምንዛሪ ሊያጣ መቻሉን መርማሪ ፖሊስ ለፍርድ ቤቱ ገልጿልሁምኔሳ አብደታ ታምራት ሀይሌና ሜሮን ገብሬ የተባሉት ተጠርጣሪዎች ደግሞ በንግድ ሚኒስቴር በተለያየ ሀላፊነት ተመድበው ሲሰሩ ሀፊነታቸውን ወደጎን በመተው ከቡና ነጋዴዎች ጋር በጥቅም በመተሳሰር ከ2000 አም እስከ 2007 አም ባለው ጊዜ ውስጥ ትክክለኛ ቡና ነጋዴ ላልሆኑ 56 ሰዎች የቡና ላኪነት ፈቃድ መስጠታቸውን ፖሊስ ለፍርድ ቤት አስረድቷል ለ56 ሰዎች የላኪነት ብቃት ሳይኖራቸው የብቃት ማረጋገጫ በመስጠትና ንግድ ፈቃድ እንዲያወጡ በማድረግ ከኢትዮጵያ ምርት ገበያ ቡና እንዲገዙ ያደረጉ ቢሆንም ቡናው ወደ ውጭ አለመላኩን ፖሊስ ገልጿል በመሆኑም መንግስት ማግኘት የነበረበትን 75786950 ዶላር የውጭ ምንዛሪ እንዲያጣ ማድረጋቸውን አስረድቷልበአጠቃላይ ተጠርጣሪዎቹ መንግስት 77662650 ዶላር ወይም በወቅታዊ ምንዛሪ ከ17 ቢሊዮን ብር በላይ እንዲያጣ ማድረጋቸውን በመጥቀስ ለተጨማሪ ምርመራ ፖሊስ የ14 ቀናት ተጨማሪ ቀናት ጠይቋል ፍርድ ቤቱም ፈቅደል 
https://www.ethiopianreporter.com/content/%E1%88%98%E1%8A%95%E1%8C%8D%E1%88%A5%E1%89%B5%E1%8A%95-%E1%8A%A8776-%E1%88%9A%E1%88%8A%E1%8B%AE%E1%8A%95-%E1%8B%B6%E1%88%8B%E1%88%AD-%E1%89%A0%E1%88%8B%E1%8B%AD-%E1%89%A0%E1%88%9B%E1%88%B3%E1%8C%A3%E1%89%B5-%E1%8B%A8%E1%89%B0%E1%8C%A0%E1%88%A8%E1%8C%A0%E1%88%A9-%E1%8B%A8%E1%88%A5%E1%88%AB-%E1%8A%83%E1%88%8B%E1%8D%8A%E1%8B%8E%E1%89%BD%E1%8A%93-%E1%89%A1%E1%8A%93-%E1%88%8B%E1%8A%AA%E1%8B%8E%E1%89%BD-%E1%89%B3%E1%88%B0%E1%88%A9
254
4,760
“ኢህአዴግ ከመሰረቱ መለወጥና ጠንካራ የለውጡ አራማጅ ሆኖ መገኘት አለበት” – ዶክተር ዲማ ነገዎ
ሀገር አቀፍ ዜና
April 17, 2019
94
ለውጡን ወደሚፈለግበት ምእራፍ ለማድረስ የኢህአዴግ ድርጅታዊ ጥንካሬ ወሳኝ መሆኑን ዶክተር ዲማ ነገዎ አመለከቱ ዶክተር ዲማ ነገዎ በወቅታዊ የአገሪቱ ፖለቲካ እና ወቅታዊ ሁኔታ በተለይ ለአዲስ ዘመን ጋዜጣ በሰጡት ቃለ መጠይቅ እንደገለፁት ለውጡ ወደፊት ይሄዳል ወይንስ ይቀለበሳል የሚለው የሚወሰነው ለውጡን ባመጣው በኢህአዴግ ድርጅታዊ ጥንካሬ ነው ምክንያቱም ጠንካራ ድርጅት የሌለው ለውጥ ይከሽፋል ኢህአዴግ እንደ ድርጅት የጥንካሬ ክፍተት እንደሚታይበት ገልፀው ለውጡን ዳር ለማድረስ ግን ድርጅቱ ከመሰረቱ መለወጥና ጠንካራ የለውጡ አራማጅ ሆኖ መገኘት ይኖርበታል ብለዋል በኢትዮጵያ ዴሞክራሲያዊ ስርአት ለመገንባት ሁለት ነገሮች መሰረታዊ ናቸው ያሉት ዶር ዲማ ነገዎ እንደ መከላከያ ፍርድ ቤቶች ምርጫ ቦርድ ያሉ ተቋማት ጠንካራ ለማንም ፓርቲ የማያዳሉ ገለልተኛ ለአገርና ለህዝብ የቆሙና ለህገ መንግስቱ ታማኝ መሆን እንዳለባቸው ተናግረዋል የፖለቲካ ፓርቲዎችም በሰዎች ሳይሆን በአላማ የተሳባሰቡ በፕሮግራም የተደራጁ ህዝባዊ መሰረት ያላቸው ለህዝብ ክፍት የሆኑና አመራራቸውን በየጊዜው የሚለውጡ ሆነው መገኘት አለባቸው ብለዋል አዲስ ዘመን ሚያዝያ 92011በ
https://www.press.et/Ama/?p=9019
129
26,540
ኢትዮጵያ ቡና ከ ጅማ አባ ጅፍር – አሰላለፍ እና ወቅታዊ መረጃዎች
ስፖርት
January 21, 2021
Unknown
በስምንተኛው ሳምንት የመጨረሻ ጨዋታ ተጋጣሚዎች የሚጠቀሙት አሰላለፍ ይፋ ሆኗል ከ 15 ቀናት በሀላ ወደ ሜዳ የተመለሱት ኢትዮጵያ ቡናዎች በሸገር ደርቢ በተቀዳጁት ድል ላይ ከተጠቀሙት ቡድን አማኑኤል ዮሀንስን በሬድዋን ናስር ቦታ ተጠቅመዋልበምክትል አሰልጣኙ የሱፍ አሊ እየተመራ ወደ ሜዳ የገባው ጅማ አባ ጅፋር ከጊዮርጊሱ ጨዋታ ባደረገው ብቸኛ ለውጥ አብርሀም ታምራትን በሳምሶን ቆልቻ ተክቷልጨዋታውን ተካልኝ ለማ በማሀል ዳኝነት ሲመሩት ካሳሁን ፍፁም እና እያሱ ካሳሁን በረዳት ዳኝነት ተመድበዋልየሁለቱ ቡድኖች አሰላለፍ ይህንን ይመስላልኢትዮጵያ ቡና1 ተክለማርያም ሻንቆ 18 ሀይሌ ገብረትንሳይ 4 ወንድሜነህ ደረጄ 2 አበበ ጥላሁን 11 አስራት ቱንጆ 8 አማኑኤል ዮሀንስ 13 ዊልያም ሰለሞን 5 ታፈሰ ሰለሞን 10 አበበከር ናስር 25 ሀብታሙ ታደሰ 17 አቤል ከበደጅማ አባ ጅፋር1 ጄኮ ፔንዜ 2 ወንድምአገኝ ማርቆስ 16 መላኩ ወልዴ 4 ከድር ኸይረዲን 14 ኤልያስ አታሮ 21 ንጋቱ ገብረስላሴ 8 ሱራፌል አወል 18 አብርሀም ታምራት 10 ሙሉቀን ታሪኩ 27 ሮባ ወርቁ 17 ብዟየሁ እንዳሻው
https://soccerethiopia.net/football/63712
135
46,140
ባለሥልጣኑ በ 5 ቢሊዮን ብር ወጪ አምስት የመንገድ ግንባታዎችን ለማከናወን የኮንትራት ስምምነቶችን ፈጸመ
ቢዝነስ
January 27, 2017
Unknown
የኢትዮጵያ መንገዶች ባለስልጣን በአጠቃላይ በ5 ቢሊዮን ብር ወጪ አምስት የመንገድ ፕሮጀክቶችን  ለማከናወን  የኮንትራት ስምምነቶችን ፈፀመ አምስቱ የመንገድ ፕሮጀክቶች በአጠቃላይ 357 ኪሎሜትር እርዝማኔ ያላቸው ሲሆን  መንገዶቹም የጭዳ ሶዶ ሶስተኛ ኮንትራት   የጨርቲ ጎርቦክሳ ጎሮዳሜ የፊቅ ሀመሮ ኢሚ ኮንትራት አንድ የጊኒጪካቺሴ ጩሉቲ ኮንትራት አንድ እና የፓዊ መገንጠያህዳሴ ግድብ ናቸው የኢትዮጵያ መንገዶች ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር አቶ አርአያ ግርማይ በፊርማ ስነ ስርአቱ ወቅት እንደገለፁት በዘንድሮ የበጀት አመት ባለስልጣኑ ግንባታቸውን ለማስጀመር ካቀዳቸው የመንገድ ፕሮጀክቶች መካከል የትናንትናውን ጨምሮ በአጠቃላይ በ13ነጥብ7 ቢሊዮን ብር ወጪ የሚከናወኑ 18 ፕሮጀክቶች ለአሸናፊ ድርጅቶች ተሰጥተዋል ብለዋል የመንገድ ፕሮጀክቶቹ  ግንባታ የሚካሄዱት ከዚህ ቀደም ምንም  የመሰረተ ልማት  ባልነበረባቸው አከባቢዎች  በአስፓልት ደረጃ የሚገነቡ  በመሆኑ በተለያዩ  አካባቢዎች ለህብረተሰቡ  ኢኮኖሚያዊና  ማህበራዊ ይኖራቸዋል ተብሎ ይጠበቃል የጭዳ ሶዶ የ 58 ኪሎሜትር የመንገድ ፕሮጀክትን ለማካሄድ ጨረታውን ያሸነፈው ኢንቨስትስትሮይፕሮኤክትሊ ሊሚቲድ  ኩባንያ የተባለ የሩሲያ  አለም አቀፍ የስራ ተቋራጭ ሲሆን  መንገዱ በአጠቃላይ   1 ቢሊዮን  171  ሚሊዮን ብር  በሆነ ወጪ  በሁለት አመት ተኩል ጊዜ ውስጥ  ግንባታው አጠናቆ ለማስረከብ ተስማምቷል የጨረቲ ጎሮቦክሳ ጎሮዳሜ  የ90 ኪሎሜትር እርዝመት ያለውን የመንገድ ፕሮጀክት  ግንባታ በ1ቢሊዮን  300  ሚሊዮን  ብር  ለማከናወን ከባለስልጣኑ ጋር ስምምነት የፈፀመው   ሲሲሲሲ  የተባለ የቻይና አለም አቀፍ  የመንገድ የስራ ተቋራጭ  ሲሆን  ግንባታው ለማጠናቀቅ የሶስት አመት ጊዜ  ተሰጥቶታል ሌላው በትናንትናው እለት የኮንትራት ስምምነት የተፈፀመው 81 ኪሎሜትር እርዝመት ያለው የፊቅ ሀመሮ ኢሚ  ኪሎሜትር  የመንገድ ፕሮጀክት ነው የመንገድ  ግንባታውን በ 819 ሚሊዮን ብር 129 ሺ ብር ለማከናወን  ባለስልጣኑን ያወጣውን ጨረታ ያሸነፈው ማክሮ ጀነራል ኮንትራክተርስ የተባለ አገር በቀል የመንገድ ስራ  ተቋራጭ ሲሆን  የመንገድ ግንባታው   በሶስት አመት  ጊዜ ውስጥ  ሙሉ ሙሉ አጠናቆ ለማስረከብ ውል ፈርሟል ሌላው   ባለስልጣኑ   ግንባታው ለማስጀመር  የውል ስምምነት  የፈፀመበት  የ 59 ኪሎሜትር እርዝማኔ ያለው የጊኒጪካቺሴጩለቲ  የመንገድ ፕሮጀክት  በፊርማው ወቅት  ተገልጿል  ፕሮጀክቱን  በ 846 ሚሊዮን 273 ሺ ብር  ወጪ  ለማከናወንና  ግንባታው በ 33 ወራት ውስጥ ለማጠናቀቅ  የተስማማው   ገምሹ  በየነ ኮንስትራክሽን የተባለ አገር በቀል  ድርጅት መሆኑ  በፊርማ ስነስርአቱ ወቅት ተገልጿል በመጨረሻም ባለስልጣኑ የፓዌ መገንጠያህዳሴ ግድብ የ69 ኪሎሜትር የመንገድ ግንባታን  በ887 ሚሊዮን 759 ሺ  ብር ለማከናወን  ካሸነፈው የቻይና ሬል ዌይ ቁጥር ሶስት አለም አቀፍ ተቋራጭ ጋር የስምምነት ፊርማውን አድርጓል ተቋራጩም  የመንገድ ፕሮጀክቱን በሶስት አመት ለማስረከብ ተስማምታል የኢትዮጵያ  መንገዶች ባለስልጣን  በአሁኑ ወቅት የ339 የመንገድ ግንባታና የጥገና  ፕሮጀክቶችን እንዲሁም  የ94  የመንገድ ፕሮጀክቶችን አዋጭነት የዲዛይን እና የአካባቢ ተፅእኖ ግምገማ እያደረገ መሆኑን ዋልታ ኢንፎርሜሽን ማእከል ዘግቧል             
https://waltainfo.com/am/22972/
342
826
«ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኙ ሜዳዎች አንዳቸውም የካፍን መመዘኛ አያሟሉም ተብለናል» አቶ ኢሳያስ ጂራ
ስፖርት
August 7, 2019
39
 ካፍ በቅርቡ ባደረገው ግምገማ በኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኙ ሜዳዎች አለም አቀፍ ውድድሮችን የማስተናገድ አቅም የሌላቸውና የቀጣይ የአፍሪካ መድረክ ጨዋታዎችን በሜዳ የማጫወት ጉዳይም ጥያቄ ምልክት ውስጥ ገብቷል ከቅርብ አመታት ወዲህ በመላ ሀገሪቱ ግዙፍ የሚባሉ ስታዲየሞች በመገንባት ላይ ቢሆኑም አንዳቸውም ሙሉ ለሙሉ ካለመጠናቀቃቸውም በላይ ለተመልካች መቀመጫ ለውጫዊ ገፅታ ለመጫወቻ ሜዳ ጥራትና አስፈላጊ ለሆኑ ውስጣዊ ግንባታዎች የተሰጠው ትኩረት አናሳነት ዋጋ እያስከፈለ መጥቷል በ 2020 የቻን ውድድር ለማስተናገድ በካፍ ተመርጣ የነበረችው ኢትዮጵያ ለሁለት ጊዜያት ሀዋሳ መቐለ ባህርዳር እና አዲስ አበባ የሚገኙ ስታዲየሞቿን አስገምግማ ያሉበት ወቅታዊ ሁኔታ ውድድሩን ለማስተናገድ ብቁ አይደሉም በሚል የማዘጋጀት እድሏ ለካሜሩን ተላልፎ መሰጠቱም የቅርብ ጊዜ ትውስታ ነው በሀገሪቱ የተለያዩ ክልል ከተሞች የተገነቡና በመገንባት ላይ የሚገኙ አለም አቀፍ ስታዲየሞች በአግባቡ ማጠናቀቅ አለመቻላቸው ሀገሪቱን አጣብቂኝ ውስጥ እያስገቡ መሆኑም በተለያዩ አካላት እየተነገረ ይገኛል የስታዲየም ጉዳይ የኢትዮጵያ አህጉር አቀፍና አለም አቀፍ የስፖርት መድረኮችን የማዘጋጀት እድሏን ብቻ ሳይሆን ኢንተርናሽናል ውድድሮችን በሜዳዋ የማድረግ አጋጣሚዋን ጥያቄ ውስጥ ያስገባ መሆኑን ሶከር ኢትዮጵያ ያወጣው መረጃ አመላክቷል የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት አቶ ኢሳያስ ጂራ ለሶከር ኢትዮጵያ እንደተናገሩት አገር ውስጥ የሚገኙ ሜዳዎች አንዳቸውም የካፍን መመዘኛ አያሟሉም ከመባሉም በላይ የአዲስ አበባ ስታዲየምን ከአሁን በሀላ መጠቀም አትችሉም የሚል ደብዳቤ ተፅፎልናል ብለዋል ሆኖም የመቐለን ስታዲየም ለማስመዝገብ መላኩን በመግለፅ ቀደም ብሎ የተመዘገበው የባህር ዳርን ስታዲየም ብቻ እድል ሊኖረው እንደሚችል ጠቁመዋል አቶ ኢሳያስ የሀዋሳ ስታዲየም ሳር በመበላሸቱ በአዲስ ሳር ለመተካት እድሳት ላይ የሚገኝ ሲሆን የአዲስ አበባ ስታዲየም በተለይ የመልበሻና መፀዳጃ ቤቱ እጅጉን የማይመጥን በመሆኑ አለም አቀፍ ውድድሮችን እንዳያስተናግድ መታገዱን አብራርተዋል በዚህም መሰረት ብሄራዊ ፌዴሬሽኑና ካፍ ለስፖርት ኮሚሽን ተደጋጋሚ ደብዳቤ ቢፅፉም ምላሹ ፈጣን አለመሆኑን አብራርተዋል ይህ የሀገር ጉዳይ ነው መንግስትም እንዲያውቀው አድርገናል የፊፋ አባል ሀገር ሆነን ሜዳ የላችሁም መባልም በራሱ ውርደት ነው እኔም ለስራ አስፈፃሚዎቹ እንድታውቁት ብዬ በደብዳቤ አሳውቄያለሁ በኛ ሀገር ሜዳዎች መሰራታቸው መልካም ቢሆንም በተለይ የመጫወቻ ሜዳዎቹ እጅጉን ደካሞች ናቸው ብለዋል በድሬዳዋ የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ከጅቡቲ በነበረው ጨዋታ ተመልካች ስታዲየም እንዳይገባ መደረጉን አቶ ኢሳያስ አስታውሰው ይህ የሆነው ስታዲየሙ ገና ያልተጠናቀቀ በመሆኑ ነው በቀጣይ ጊዜያት በአለም ዋንጫ ቻን በአፍሪካ ዋንጫ እንዲሁም የወጣቶች እና ሴቶች ውድድሮች በርካታ የማጣሪያ ጨዋታዎች ያሉ ቢሆንም ያሉን ሜዳዎች ብቁ ባለመሆናቸው ሁኔታው አስቸጋሪ ሆኗል ይህንን አስቸጋሪ ሁኔታ የተረዳው ካፍም በቅርቡ ለኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን በፃፈው ደብዳቤ ከአሁን በሀላ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚደረጉ ጨዋታዎችን ወደ ጎረቤት ሀገር እንደሚወስድ አስታውቋል በመሆኑም ከወዲሁ መስተካከል ያለበትን ማስተካከል ካልቻልን ኢንተርናሽናል ጨዋታን በሀገራችን አናስተናግድም ሲሉ ፕሬዚዳንቱ ተናግረዋል አዲስ ዘመን ነሀሴ 12011ዳንኤል ዘነበ
https://www.press.et/Ama/?p=15661
362
21,233
በኢትዮጵያ የተሠማሩ ኢንቨስተሮች ከውጭ አበዳሪዎች እንዲበደሩ የሚፈቅድ ረቂቅ አዋጅ ለፓርላማ ተላከ
ቢዝነስ
4 December 2019
Unknown
በኢትዮጵያ በኢንቨስትመንት የተሰማሩ ማናቸውም ባለሀብቶች ለኢንቨስትመንት የሚያስፈልጋቸውን ብድር ከውጭ አገር አበዳሪዎች እንዲያገኙ የሚፈቅድ ረቂቅ አዋጅ ላይ በመወሰን ፓርላማው እንዲያፀድቀው ተላከረቂቅ አዋጁ በስራ ላይ የሚገኘውን የኢንቨስትመንት አዋጅ የሚተካ ሲሆን ሀዳር 20 ቀን 2012 አም የተሰበሰበው የሚኒስትሮች ምክር ቤት በረቂቅ አዋጁ ላይ በመወሰን ህግ ሆኖ እንዲወጣ ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እንደላከው ታውቋልበረቂቅ አዋጁ ድንጋጌ መሰረት ማንኛውም የኢንቨስትመንት ፈቃድ አውጥቶ እየተንቀሳቀሰ ያለ ባለሀብት ከውጭ አገር አበዳሪዎች እንዲበደር የሚፈቅድ ቢሆንም የውጭ ብድር መውሰድ የሚፈልግ ባለሀብት የብድር ስምምነት ከመዋዋሉ በፊት ለኢትዮጵያ ብሄራዊ ባንክ በማቅረብ ማስፈቀድና አግባብነት ባለው መመርያ መሰረት ማስመዝገብ እንዳለበት ቅድመ ሁኔታ ያስቀምጣል ረቂቅ አዋጁ በአላማነት ካስቀመጣቸው ግቦች መካከል ወደ አገር ውስጥ የሚገባውን የውጭ ባለሀብቶች ኢንቨስትመንት መጠንና የተሳትፎ መስክ ማስፋት አንዱ ሲሆን የውጭ ብድር መፈቀዱም በአገር ውስጥ ባለው የውጭ ምንዛሪ እጥረትና የኢንቨስትመንት ካፒታል ውስንነት እንዳይስተጓጎል ለማድረግ የታለመ መሆኑ ታውቋል የውጭ ብድርን ብሄራዊ ባንክ በቅድሚያ አውቆ እንዲመዘግብ የተፈለገውም በአገሪቱ የውጭ እዳ ላይ ሊፈጥር የሚችለውን ጫና ለመቆጣጠር እንደሆነም የተገኘው መረጃ ያመለክታልበሌላ በኩል ረቂቅ አዋጁ በኢትዮጵያ የኢንቨስትመንት ዘርፍ የገንዘብ ሀብትን ስራ ላይ ከማዋል ባለፈ የእውቀት የክህሎት የቴክኖሎጂ ሽግግርና ስርፀትን ማፋጠን ሌላው የአላማው መዳረሻ አድርጓል በዚህም መሰረት የውጭ ኩባንያዎች ከአገር ውስጥ ባለሀብቶች ጋር የቴክኖሎጂ ሽግግር ትብብር ስምምነት በመፈፀም በረቂቅ የኢንቨስትመንት ህጉ የሚሸፈኑ ጥቅሞችን ማግኘት ይችላሉበረቂቁ ድንጋጌ የቴክኖሎጂ ሽግግር ትርጓሜ የተሰጠው ሲሆን የቴክኖሎጂ ሽግግር ማለት ምርትን ለማምረት ወይም የአመራረት ሂደትን ተግባራዊ ለማድረግ ወይም ለማሻሻል ወይም አገልግሎትን ለመስጠት የሚረዳ ስርአት ያለው እውቀት ማስተላለፍ ሲሆን የስራ አመራርና የቴክኒክ እውቀት እንዲሁም የግብይት ሁኔታ ቴክኖሎጂንም ይጨምራል ሆኖም እቃዎችን ብቻ ለመሸጥ ወይም ለማከራየት የሚደረግን ግንኙነት አይሸፍንም ይላል ማንኛውም ባለሀብት ከኢንቨስትመንቱ ጋር በተያያዘ የሚዋዋለውን የቴክኖሎጂ ሽግግር ስምምነት በኮሚሽኑ ማስመዝገብ እንደሚኖርበት ያልተመዘገበ የቴክኖሎጂ ሽግግር ስምምነት በኢንቨስትመንት ኮሚሽን ዘንድ ህጋዊ እውቅና እንደማይኖረው ያመለክታል ማንኛውም ባለሀብት ለህግ ለሞራል ለማሀበረሰብ ጤና ወይም ደሀንነት ተፃራሪ ካልሆነ በስተቀር በማናቸውም የኢንቨስትመንት መስክ መሰማራት እንደሚችል የሚደነግገው ረቂቁ ለአገር ውስጥ ባለሀብቶች የተከለሉ ተብለው ከሚከለከሉ ዘርፎች በስተቀር ሁሉም የኢንቨስትመንት መስኮች ለውጭ ባለሀብቶች ክፍት እንደሚሆኑ ይገልፃል ይህ ቢሆንም በአየር ትራንስፖርት አገልግሎት በኤሌክትሪክ ሀይል ማመንጨት ወይም ማስተላለፍ ወይም ማሰራጨት አገልግሎት በኮሙዩኒኬሽን አገልግሎትና በፋይናንስ አገልግሎት ስራዎች ላይ ለሚሰማሩ ባለሀብቶች የኢንቨስትመንት ፈቃድ የመስጠት የማደስ የማሻሻል የመለወጥ የመተካት የመሰረዝና የኢንቨስትመንት ማስፋፊያ ወይም ማሻሻያ ፈቃድ የመስጠት ሀላፊነት በህግ ስልጣን የተሰጣቸው የመንግስት ተቋማት መሆኑን ያመለክታል
https://www.ethiopianreporter.com/article/17458
333
48,177
130 ስደተኖች በጀልባ አደጋ ህይወታቸው አለፈ
ፖለቲካ
October 4, 2013
Unknown
አዲስ አበባ መስከረም 242006 ዋኢማ ከተለያዩ የአፍሪካ ሀገራት  የተወጣቱ  130 የሚጠጉ ስደተኞች በጀልባ ጣሊያን  ለማግባት ሙከራ ሲያደርጉ ባጋጠማቸው አደጋ ላምፐዱሳ በተባለ ደሴት አቅራቢያ ላይ ሰምጠው ሞቱበአደጋው ከ150 በላይ ስግደተኞችን ማትረፍ ሲቻል 200 የሚጠጉ ግን የደረሱበት አለመታወቁን ነው የደሴቷ ከንቲባ የገለፁትጉዟቸውን ከሊቢያ  መነሻ ያደረጉት 500 ይጠጋሉ ተብሎ የተገመቱት  ስግደተኞች አብዛኞቹ የኤርትራና የሶማሌያ  ዜግነት እንዳላቸውን ተገልጿልስግደተኞቹ ላይ አደጋው ሊደርስ የቻለው በተሳፈሩበት የጀልባው አካል ላይ የእሳት ቃጠሎ በመነሳቱ ሲሆን ስግደተኞቹም እሳቱን ለመሸሽ ሲሉ ወደ አንዱ የጀርባው ክፍል በማዘንበላቸው ጀልባዋ አቅም አጥታ በመገልበጧ እንደሆነ ተብራርቷል በዚህም አብዛኞቹ ስግደተኞች በውሀው መዋኘት ባለመቻላቸው እይወታቸው ሲያልፍ መዋኘት የቻሉት እራሳቸውን መዳን መቻላቸው ተመልክቷልአደጋው ከዚህ በፊት በጣሊያን ወደብ አካባቢ ከደረሱት በአስከፊነቱና በአሳዛኝነቱ ተጠቃሽ መሆኑ ተገልጿልስግደተኞቹን በህገወጥ መንገድ ያጓጓዙ ግለሰቦች በቁጥጥር ስራ እንዷሉም የጣሊያን የመገናኛ ብዙሀን ዘግበዋልየተባበሩት መንግስታት የስደተኞች ከፍተኛ ኮሚሽ ገለፃ እኤአ በ2011 የሜዲትሪያን ባህር አቋርጠው ወደ አውሮፓ ለመግባት ሙከራ ካደረጎ ስደተኞች መካከል ከ1 ሺህ 500 በላይ የሚሆኑት ሰምጠው ወይም የደረሱባ ሳይታወቅ እይወታቸውን ሲያጡ እኤአ በ2012 ደግሞ 500 ሰዎች ተመሳሳይ እጣፈንታ እንዳጋጠማቸው ገልጿል ሲል ቢቢሲን ጠቅሶ ኢሬቴድ  ዘግቧል
https://waltainfo.com/am/24748/
160
37,617
ፓርቲዎች የፀደቀው የምርጫና የፖለቲካ ፓርቲዎች ህግ አፋኝ ነው አሉ
ሀገር አቀፍ ዜና
September 10, 2019
Unknown
ከህግ መውጣቱ ጀርባ ሴራ እና ፀረ ዲሞክራሲ እንቅስቃሴ አለ የሚሉት እነዚህ ፓርቲዎች በቅርቡ ድምፃችን ይሰማ የሚል እንቅቃሴ እንደሚጀምሩም ገልፀዋል
https://amharic.voanews.com//a/ethiopia-parties-9-9-2019/5077947.html
19
2,696
ዳሽን ባንክ የኮሮና ስርጭት የሚያስከትለውን ጫና ለመቀነስ የክፍያ ማሻሻያዎችን አደረገ
ሀገር አቀፍ ዜና
March 23, 2020
62
ዳሽን ባንክ በአሁኑ ወቅት የአለም ስጋት የሆነው የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ በአገሪቷ ኢኮኖሚ ላይ የሚያስከትለውን ጫና ለመቀነስ ከዛሬ ጀምሮ የተለያዩ የክፍያ ማሻሻያዎችን እንደሚያደርግ አስታወቀየዳሽን ባንክ ማርኬቲንግ እና የደንበኞች አገልግሎት ዳይሬክተር አቶ አስቻለው ታምሩ በተለይም ለአዲስ ዘመን ጋዜጣ እንደገለፁት ባንኩ የኖቭል ኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ከሚያስከትለው የጤና እና ማህበራዊ ጉዳት ባለፈ በአገሪቷ ኢኮኖሚ ላይ የሚያስከትለውን ጫና መቀነስ እንዲቻል ከዛሬ መጋቢት 14 ቀን 2012 አም ጀምሮ ለተከታታይ 60 ቀናት የሚቆይ የተለያዩ የአገልግሎት ማሻሻያዎችን ለደንበኞቹ ማቅረቡን ገልፀዋልዳሽን ባንክ እንደምንጊዜውም ሁሉ ማህበራዊ ሀላፊነቱን ለመወጣት ዝግጁ ነው ያሉት ዳይሬክተሩ በአሁን ወቅትም በአለም ደረጃ እየተስፋፋ የመጣው የኖቭል ኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ በቀጥታም ይሁን በተዘዋዋሪ በአገሪቱ ኢኮኖሚ ላይ የሚያሳድረውን ተፅእኖ በመገንዘብ ባንኩ አንድ መግለጫ ማውጣቱን አስታውሰው በዚህም ባንኩ ቀድሞ ደንበኞች በኤቲኤም ያወጡ የነበረውን የገንዘብ መጠን ከአራት ሺህ ወደ አስር ሺህ ብር ያሳደገ መሆኑን ገልፀዋል ደንበኞች ማንኛውንም ገንዘብ በሚያወጡበት ጊዜም የነበረው የአገልግሎት ክፍያ ሙሉ በሙሉ ነፃ መደረጉንም ተናግረዋል በቀጥታም ይሁን በተዘዋዋሪ ከዳሽን ባንክ ጋር የሚሰሩ በተለይም አስመጪዎች ኤልሲ ከፍተው በርካታ ሸቀጦችን እና የተለያዩ መገልገያ መሳሪያዎችን ከውጭ የሚያመጡ ሲሆን እነዚህ አስመጪዎች ከዚህ በፊት ኤልሲ ይራዘምልኝ የሚል ጥያቄ ሲያነሱ የሚከፍሉት ክፍያ መኖሩን የገለፁት ዳይሬክተሩ አለም አቀፍ ወረርሽኙን ምክንያት በማድረግ ከዛሬ መጋቢት 14 ቀን 2012 አም ጀምሮ ለተከታታይ 60 ቀናት ጥያቄው ከመጣ ሙሉ በሙሉ ከክፍያ ነፃ እንደሚሆንም አብራርተዋል በተመሳሳይ ከግዥ ማዘዣ ጋር በተያያዘ የይራዘምልኝ ጥያቄ ሲመጣም ዳሽን ባንክ ከዚህ ቀደም ሲያስከፍል የነበረውን 50 በመቶ ክፍያ ነፃ አድርጓል እንዲሁም በተጠቀሰው ጊዜ ውስጥ ለሚነሱ የብድር መክፈያ ጊዜ ይራዘምልኝ ጥያቄዎች ደንበኞች ከክፍያ ነፃ ይሆናሉ ያሉት ዳይሬክተሩ የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ በዋናነት የሚተላለፈው በንክኪ እንደመሆኑ ደንበኞች ከንክኪ ነፃ የሆነውን መንገድ አሞሌ እንዲጠቀሙም አሳስበዋል ባንኩ የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ በአገራችን ከመከሰቱ አስቀደሞ ሰራተኞችን ጨምሮ መላው የኢትዮጵያ ህዝብ እራሱን ከቫይረሱ ለመጠበቅ ማድረግ የሚገባውን ጥንቃቄ እንዲያደርግ አራት መቶ ሺህ ተከታዮች ባሉት የዳሽን ባንክ የፌስ ቡክ ገፅ ላይ ግንዛቤ የመፍጠር ስራ ሲሰራ መቆየቱን የገለፁት አቶ አስቻለው በቀጣይም ባንኩ የቫይረሱን ስርጭት አሳሳቢነት በመከታተል ጉዳቱን ለመቀነስ የሚያደርገውን እንቅስቀሰቃሴ ሁሉ ለመላው ህብረተሰብ የሚያሳውቅ መሆኑንም ጨምረው ገልፀዋል አዲስ ዘመን መጋቢት 14 2012 ፍሬህይወት አወቀ
https://www.press.et/Ama/?p=28929
306
47,611
ከመንግሥት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ጽ/ቤት የተሰጠ መግለጫ
ፖለቲካ
March 27, 2014
Unknown
ለዘመናት ብዝሀነትን ማስተናገድ የተሳናቸው ፀረ ዴሞክራሲያዊ ስርአቶች የፈጠሩትን የግፍና የአድሎ  አገዛዝ ላለመሸከም በተካሄዱ የዜጎች ትግሎች  ስትታመስ የኖረችው እና ከውስጥ ወደ ውጭ የሚመለከትና ሀገራችን የታደለቻቸውን ሰብአዊና ተፈጥሯዊ ፀጋዎች ለይቶና አዋህዶ ለውጤት የሚያበቃት ፖለቲካዊ ስርአትና አመራር ተነፍጋ የኖረችው ሀገራችንዜጎቿ በስራ ለማደግና ለመለወጥ አቅምና እልህ ሳያንሳቸው እምነት ጥሎባቸው  አክብሯቸው እና  አሳትፏቸው የሚያንቀሳቅሳቸው ዴሞክራሲያዊ ስርአት በማጣት ብቻ ለዘመናት በከፋ ድህነትና ሰቆቃ የኖሩባት እና የእልቂት የተመፅዋችነትና ድህነት አብነት ሆና የኖረችው ኢትዮጵያችንእነሆ ሁሉንም ችግሮቿን በተባበረ ተሳትፏቸው  በመራር  ትግል  የማራገፍ አላማ ይዘው ከሁሉም በላይ የችግሮቿ መፍቻ ቁልፍ የነበረውን በብዝኸነት ላይ የተመሰረተ ዲሞክራሲያዊ አስተዳደር ለመገንባት በተነሱ ልጆቿ ቆራጥ ትግል  አዲስ የለውጥ መንገድ ከተያያዘችባቸው ያለፉት ሁለት አስርተ አመታት ወዲህ የገፅታ ሳንካዎቿን ብቻ ሳይሆን ከድህነት ጋር ያቆራኛትን ሰንሰለት ለመበጣጠስ በሚያስችላት አዲስ የታሪክ ምእራፍ ላይ ትገኛለችየቅድሚያ ትኩረቷን በአብዛኛው ዜጎቿ በአርሶ አደሩ ጉልበት መሬትና ውሀ ላይ እንዲሁም ብዙሀኑን የከተማ ነዋሪዎች በሚያሳትፍና ደረጃ በደረጃ ገቢያቸውን እያጎለበተ በሚሄደው የጥቃቅንና አነስተኛ ልማት ላይ በማድረግ በብዙሀኑ ተጠቃሚነት ላይ የተመሰረተ የፈጣን እድገት ግስጋሴዋን ተያይዛዋለችበብዙሀኑ ተጠቃሚነትና የመሸመት አቅም ማደግ ላይ የተመሰረተውን የትላልቅ  እንዱስትሪዎች  ልማትም  ቅድሚያውን ለአገሪቱ ልማታዊ ባለሀብቶች ሰጥታና ሰፋ ያለውንም ድርሻ ወይም ሚና ለእነርሱ በማረጋገጥ ያልተቆጠበና ሁሉን አቀፍ ድጋፍ በመስጠት ላይ ትገኛለችየእነዚህ ብርቱ ዜጎቿን ስኬት ለማረጋገጥና  ግልፅነት ያለው ቀልጣፋ የአገልግሎት አሰጣጥ ለማስፈን መንግስት ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ ይገኛል ከዚህ በተጨማሪም ወደ አገራችን ሊመጣና ሊንቀሳቀስ የሚችለውን የውጭ ባለሀብት በውጭ ቀጥታ ኢንቨስትመንት አማካይነት በስፋት ወደ ሀገራችን ለመሳብ እየተከናወነ ያለው ሰፊ እንቅስቃሴ ውጤት እያስገኘ እንዲመጣም እደጅና ጓዳዋን ያለማቋረጥ  በማፅዳት በፍጥነት እያደገ የመጣ የልማት ውጤት በማስመዝገብ ላይ ያለች ሀገር ሆናለችከድህነት መውጫ ሁነኛ ቁልፍ የሆነው ፍትሀዊና ፈጣን የሀብት ፈጠራ ጥረታችን ስኬታማ ጉዞ ቀጣይነት ይኖረው ዘንድም ዜጎቿ ከጫፍ ጫፍ የትምህርት እድል ተቋዳሽ ሆነው  በእውቀት በትክክለኛው አመለካከትና ክህሎት በተካኑ ዜጎቿ አስተማማኝ ሀገራዊ አቅም ለመገንባት ቆርጣ በመነሳት  በመቶዎች አመታት ጉዞዋ ያዘገመችበትን ተደራሽነት በሁሉም ደረጃ በሁለት አስርተ አመታት ጉዞዋ ብቻ እንኳን በብዙ መልኩ ኋላ ቀርነቷን በበርካታ እጥፎች በማካካስ ወደፊት እየገሰገሰች ትገኛለች በዜጎቿ መተማመንና ፈቃደኝነት እንዲሁም ቀጣይነት ያለው እና ሰፊ  ተሳትፎ ላይ  የተመሰረተውን እድገቷን ለማስቀጠል የዜጎቿ ጤንነት ቅድሚያ የሚሰጠው መሆኑን ገና ከጠዋቱ በመረዳት በአለም አቀፍ ደረጃ የመልካም አፈፃፀሞች አብነት መሆን ከጀመርንባቸው በርካታ አዳዲስ ስኬቶች መካከል አንዱ የሆነውን በመከላከል ላይ የተመሰረተ የጤና ፕሮግራም ነድፋ ዜጎቿን በመታደግ ውጤታማ ሆናለችአለም ትንሽዬ ገላጣ መንደር በሆነችበትና ተዋናዮቿ በከፍተኛ የጥሎ ማለፍ ውድድር ውስጥ ባሉበት በአሁኑ ዘመን  በውድድሩ  ውስጥ የሀገሮች የማሸነፊያ  አቅሞች ምን እንደሆኑ በዝርዝር ለይተን በፍጥነትና ደረጃ በደረጃ ለመገንባት እየተረባረብን ካለንባቸው ጉዳዮች አንዱ የመሰረተ ልማት ዝርጋታ ነው በመሆኑም  ሀገሪቱን ከጫፍ እስከ ጫፍ በመንገድ በሀይል አቅርቦትና በቴሌ ኮሙዩኑኬሽን ለማስተሳሰር ለዘመናት ትኩረት ተሰጥቶት ሳይሰራ የቆየውን  በማካካስ ብቻ ሳይሆን የአሁኑ ፈጣን እድገት እየፈጠረው ያለውንና መጪው እድገታችን የሚፈጥረውን አዳዲስ ፍላጎት ጭምር ታሳቢ ያደረገ ሰፊ የማስፋፊያና  የግንባታ ስራ ፈታኝ በሆነ ፍጥነት እያከናወነች ያለች ሀገር ባላገሮች ሆነናልበአጠቃላይ ሀገራችን ኢትዮጵያ የእስካሁኑ የጋራ ስኬቶቻችን እንዲሁም እነዚህን ስኬቶች ከማስመዝገብ አንፃር የራሱ ድርሻ ያለው እና  በራሳችን ተጨባጭ ሀገራዊ ፋይዳ እና አብሮ ማደግ ላይ የተመሰረተው  የውጭ ጉዳይና የደህንነት ፖሊሲያችን ትግበራ ተዳምረው በጎረቤት ሀገራት በቀጠናችንና   በአህጉራችን ብሎም በአለም መድረክ  እየጎላ የመጣ የሰላምና የመረጋጋት ሚና በመጫወትና አርአያ በመሆኗ መልካም  ገፅታ በመላበስ ላይ ያለች ሀገር ሆናለችታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ በአንድ በኩል የእነዚህ ሁሉ ሀገራዊ አቅሞች ውጤት ሲሆን በሌላ በኩልም የኢትዮጵያ ብሄሮች ብሄረሰቦችና ህዝቦች ስንተባበር የማንወጣው ዳገት እንደሌለ የሚያመላክት የመጪው ጊዜ ብሩህ ተስፋችን ቋሚ ሀውልት ነው  ለዚሁ ታላቅ ውጥን የመሰረት ድንጋይ ከተጣለበት እለት ጀምሮ መላው ዜጎች የዘመናት ቁጭታቸው ገንፍሎ በደስታ ተሞልተው ድጋፋቸውን ገልፀዋል ህፃናት በማይታመን ግልፅነትና ተስፋ አረጋውያን በቁጭት በተሞላ ያለፈ ታሪክ ትወስታና በቀሪ ጊዜያቸው  በፍጥነት እየተለወጠች ያለች ሀገር ማየት መቻላቸው በፈጠረባቸው የደስታ ሲቃ ታጅበው ወደ ጎዳናዎችና አደባባዮች የተመሙበት ሁኔታ መቼም የሚዘነጋ አይሆንምወጣቱ ትውልድ በእርሱ ዘመን በመፈጠር  ላይ ባለች አዲስ ሀገር ውስጥ በአፍላ ጉልበቱ የመሳተፍ ታሪካዊ እድል ባለቤት ከመሆኑ ባሻገር የነገዋን የበለፀገች ሀገር ከወዲሁ በራሱ ጥረት መፍጠር መጀመሩ በጫረለት የመነሳሳት መንፈስ ሆ ብሎ የወጣበት ሁኔታ ልዩ ትርጉም  የሚሰጠው ነው ከዲያስፖራውም ቀላል ግምት የማይሰጠው ኢትዮጵያዊና ትውልደ ኢትዮጵያዊ በባእድ ሀገር ከሀገሩ ነባር ገፅታ ጋር ተያይዞ ይጠራበት እና  ይታይበት የነበረው አሸማቃቂ እይታ በአይኑ ስር እየተለወጠች ባለች ሀገር ሳቢያ የሚቀየርበት የአዲስ ዘመን ብስራት መሆኑን በመረዳት በአንድ በኩል ለዘመናት በተከማቸው ቁጭት በሌላ በኩል ደግሞ በተጀመረው የህዳሴና ብሩህ ዘመን መንፈስ መነቃቃት  ታግዞ  ድጋፉን ለመግለፅ የተንደረደረው  ገና ከጅምሩ ነበርየኢፌዲሪ መንግስት ከመነሻው ጀምሮ እምነቱን የጣለው በሀገራችን ህዝቦች ተነሳሽነትና ሰፊ ተሳትፎ  ላይ በመሆኑ ይህንኑ የዜጎች ጥረት አጎልብቶ ግንባታውን ለአፍታም ሳያቋርጥ ለማጠናቀቅ በገባው ቃል መሰረት በበለጠ ቁርጠኝነት እየተረባረበ ይገኛል እነሆ በጋለ የህዝብ ድጋፍ ታጅቦ የተጀመረው ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድባችን ሌት ተቀን እየተገነባ የአፈፃፀሙን አንድ ሶስተኛ በተጠናቀቀበት ሁኔታ ዘንድሮ ሶስተኛ አመቱ ልናከብር በቅተናል ለግድቡ ግንባታ ህዝቡ በገባው ቃል መሰረት ድጋፉን በቀጠለበት መንግስትም ህዝቡን እያስተባበረ የገባውን ቃል ጠብቆ በዘለቀበትና የግንባታው ሂደትም ግለቱን ጠብቆ እየተከናወነ ባለበት ሁኔታ በጋራ ጥረታችን ለሶስተኛው አመት  በመድረሳችን ሁላችንንም እንኳን ደስ ያለንስኬታችን እንደተጠበቀ ሆኖ እዚህ የደረስነው  ያልተጠበቁም የተገመቱም  ችግሮችንና አደጋዎችን አልፈን መሆኑ መዘንጋት የለበትም ያልተጠበቀው አደጋ ከላይ ከጠቀስናቸው ስኬቶች ጀርባ ጉልህ አሻራ የነበራቸውን ታላቁን መሪ አቶ መለስ ዜናዊን ማጣታችን ነው በእርሳቸው ህልፈተ ህይወት ከጫፍ እስከ ጫፍ የተደናገጥንና ያነባን ቢሆንም በእርሳቸው አመራርና  ከእርሳቸው ጋር ሆነን የጀመርነውን የለውጥና የስኬት መንገድ በላቀ እልህና ቁጭት ለማስቀጠል ቃል በመግባት በጀመርነው የህዳሴ ጎዳና በስኬት እየተመምን እንገኛለን ይኸው ብዝሀነታችን ላይ የተመሰረተው አንድነታችንና የዚህ ውጤት የሆነው ሀገራዊ ስኬታችን የታላቁን መሪ ህልፈት እንደ መልካም አጋጣሚ በማየት ተከፋፈሉ ተፈረካከሱ የሚል ሰፊ የጠላትነት ዘመቻ ከፍተው የነበሩትን ጥቂት የውስጥና የውጭ ሟርተኞችን በማሳፈር ቀጥሏል እነሆ ሁላችንም ቃላችንን ጠብቀን ለሶስተኛ አመት የግድቡ ግንባታ በአል ለመድረስ በቅተናልዛሬም እንደ ትናንቱ ሁሉ ለስራ ያለንን ቁርጠኝነት ተነሳሽነትና እልህ ይዘን ላለቀና ቀጣይ ድል በጀመርነው የትብብር ግለት የመቀጠል ጉዳይ ቃል ኪዳናችንን የምናድስበት ታሪካዊ እለት ነው ሌሎቹ በድል የተወጣናቸውና እየተወጣናቸው ያሉት ተግዳሮቶች ቢኖሩም እነዚህ   ከውስጥና ከውጭም ሊቃጡ የሚችሉ አፍራሽ ጥረቶች ገና ከጠዋቱ የገመትናቸው ሁኔታዎች ስለነበሩ ሁሉንም እንደ አመጣጣቸው በመመከትና ችግሮችን በመፍታት ግስጋሴያችንን አጠናክረን የምንቀጥልበት ይሆናልከውስጥ ጥቂቶች በግድቡ መጀመር ተደስተው የድርሻቸውን ከማበርከት ይልቅ የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ መጀመር የአረቡን አለም አይነት ነውጥ በአገር ውስጥ እንዳይቀሰቀስ ለማድረግ ሲባል የህዝቡን አትኩሮት ለማስቀየስ የተጠነሰሰ ሴራ እንደሆነ በማስመሰል ሲለፍፉ በሌለን አቅም እና  በድንገት በታሰበ እቅድ የተመሰረተ ጨዋታ እንጂ ሊፈፀም የሚችል የልማት አካል እንዳልሆነ አድርገው ሲዘምቱበት  የነበረበትን ሁኔታ ሁሉም ኢትዮጵያዊ የታዘበው ሀቅ ነው  ከውጭ ይነዙ ለነበሩት ተገቢ ያልሆኑ አዝማሚያዎችም በጋራ ተጠቃሚነት ላይ ለተመሰረተው መርሀችን በመገዛት ምላሽ ለመስጠትና የተሻለ መግባባትና ትብብር ለመፍጠር በርካታ ዲፕሎማሲያዊ ጥረቶችን አድርገናል በዚህም በብዙሀኑ የአለም አቀፍ ማህበረሰብ እና የላይኞቹ ተፋሰሱ አገራትን ጨምሮ ከሱዳንም ጋር  ስኬታማ መግባባት ፈጥረናል ይህም ሆኖ ከአንዳንድ ወገኖች የጥረታችንን ያህል ቀና ምላሽና ትብብር ባናገኝም በመቆየታችን በምክንያትነት ላይ ያልተመሰረቱ አሉባልታዎችን ወደ ጎን በመተው በአመዛኙ ዋናው ስራችን ላይ በማተኮርና ምላሽ ባስፈለገ ጊዜም ከጋራ ትብብርና የህዝቦች ተጠቃሚነት መርሀችን በመነሳት እያስረዳን እስካሁን  ዘልቀናልበቀጣይም ከውስጥም ከውጭም የማዘናጊያና በምክንያት ላይ ያልተመሰረቱ አሉባልታዎችና ተግዳሮቶች ሊያጋጥሙን እንደሚችሉ ይጠበቃል እንደተለመደው  በፍትሀዊ ተጠቃሚነት ላይ በተመሰረተ  የልማትና መልካም አስተዳደር ስራችን ላይ በማተኮር  ሀገራዊ  አቅማችንን ያለማቋረጥ በመገንባት አፍራሽ ዝንባሌዎችን ከቋሚው ህዝባዊና ምክንያታዊ መርሀችን በመነሳት በሚገባ እየመከትንና እንደ ወትሮው ሁሉ ዛሬም ለጋራ ተጠቃሚነት ለፍትሀዊነት መስፈን የትብብር እጆቻችንን እንደዘረጋን ልማታችንን አጠናከረን እናስቀጥላለንለታላቁ የህዳሴው ግድብ የተዘረጉት እጆቻችን ሁሉንም የድህነትና መልካም አስተዳደር ችግሮቻችንን ለመቅረፍም ተጠናክረው ይቀጥላሉ እንደጀመርነው እንጨርሰዋለን የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊት ሪፐብሊክየመንግስት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ፅቤትመጋቢት 2006አዲስ አበባ
https://waltainfo.com/am/24914/
1,057
38,576
የኦብነጉ ቀልቢ ዳጋ ተለቀቁ
ዓለም አቀፍ ዜና
June 28, 2018
Unknown
የኢትዮጵያ መንግስት አስሯቸው የቆዩትን የኦጋዴን ብሄራዊ ነፃ አውጭ ግንባር ኦብነግ የጦር አዛዥ አብዲካሪም ሙሴን ዛሬ መልቀቁን የአካባቢውን አዛውንት ጠቅሶ የቪኦኤ ሶማሊኛ አገልግሎት ዘግቧልቀልቢ ዳጋ በሚል ተደራቢ ስም የሚታወቁት የኦብነጉ አዛዥ የተለቀቁት ዛሬ አዲስ አበባ ላይ ከጠዋቱ ሁለት ሰአት መሆኑን ሱልጣን ፋውዚ ሞሀመድ አሊ የሚባሉ የታወቁ የሶማሌ ሽማግሌ ናቸው ለቪኦኤ የተናገሩትቀልቢ ዳጋ እንዲለቀቅ ፌደራል መንግስቱ አዝዞ አሁን ያለው እኛ እጅ ላይ ነው ብለዋል ሱልጣን ፋውዚቀልቢ ዳጋ በጥሩ የጤና ሁኔታ ላይ እንደሚገኙና ህይወታቸውንም እዚያው ኢትዮጵያ ውስጥ እንደሚቀጥሉ የጠቆሙት ሱልጣን ፋውዚ ከኢትዮጵያ የመንግስት ባለስልጣናት ጋር ተገናኝተው እንደሚነጋገሩም አመልክተዋልቀልቢ ዳጋ ከተለቀቁ በኋላ አዲስ አበባ ላይ ከሶማሌ የሀገር ሽማግሌዎች ጋር ደስታቸውን ሲካፈሉ የሚያሳዩ ፎቶዎችን አሰራጭተዋልአብዲካሪም ሙሴን ቀልቢ ዳጋን ባለፈው ነኀሴ ለኢትዮጵያ መንግስት አሳልፎ የሰጠው የሶማሌ መንግስት እንደነበር መዘገቡ ይታወሳልበሌላ በኩል ግን ቪኦኤ ያነጋገራቸው የኦብነግ ቃል አቀባይ አብዱልቃድር ሀሰን ሂርሞጌ ስለቀልቢ ዳጋ መፈታት ግንባራቸው ገና የተረጋገጠ መረጃ እንደሌለው ጠቁመው የኢትዮጵያ መንግስት ለሀገር ሽማግሌ ሊሰጣቸው አይገባም ነበር ስለደሀንነታቸው ሀላፊነት አለበት ብለዋልቀልቢ ዳጋ ዳዳብኬንያ ከሚገኘው ቤተሰባቸው ጋር ቢቀላቀሉ ግንባራቸው እንደሚመርጥ ሂርሞጌ አክለው ተናግረዋልተጨማሪ መረጃ ይዘን እንመለሳለን
https://amharic.voanews.com//a/abdikarim-muse-qalbi-dhaga-of-onlf-released-in-ethiopia-06-28-18/4459034.html
158
26,905
አሰልጣኝ አሸናፊ በቀለ በቦታቸው ሆነው ለምን ቡድናቸውን አልመሩም ?
ስፖርት
December 15, 2020
Unknown
የቤትኪንግ ፕሪምየር ሊግ የመጀመርያ ጨዋታቸውን በመልካም ሁኔታ የጀመሩት ሀዲያ ሆሳእናዎች ያለ ዋና አሰልጣኛቸው ውድድራቸውን ለምን ጀመሩ ሀዲያ ሆሳእና አሰልጣኝ አሸናፊ በቀለን በይፋ አስፈርሞ ራሱን ለዚህ አመት ውድድር ሲያዘጋጅ ቆይቶ ትናንት የቤትኪንግ ፕሪምየር ሊግ የመጀመርያ ጨዋታውን ወላይታ ድቻን በማሸነፍ በድል ጀምሯል በትናንትናው ጨዋታ ወቅት ዋና አሰልጣኙ አሸናፊ በቀለ ቡድናቸውን በቴክኒክ ቦታ ላይ በመቀመጥ ያልመሩ መሆናቸውን ስንመለከት በአንፃሩ በኩቡር ቲሪቩን በመቀመጥ የተለያዩ መልክቶችን ሲለዋወጡ እንደነበረ ታዝበናልአሰልጣኙ ቡድናቸውን ያልመሩበት ምክንያት ምድነው ብለን ስንጠይቅ ከአሰልጣኝ ፀጋዬ ኪዳነ ማርያም ጋር ሀዲያ ጋር ያልጨረሰው ጉዳይ እንዳለ ሰምተናል አሰልጣኝ ፀጋዬ ከሆሳእና ጋር እስከ እዚህ አመት ጥር ወር ድረስ ኮንትራት ያላቸው በመሆኑ ሀዲያ ሆሳእናዎች አሰልጣኝ አሸናፊን በግልፅ መጠቀም ስለማይችሉ እና ክስ እንዳይመሰረትባቸው በመስጋት በቴክኒክ ቦታ ላይ እንዳይቀመጡ አድርገዋል ይህን ተከትሎ አሰልጣኝ አሸናፊ በቀለ እስከ ጥር ወር መጀመርያ ድረስ ቡድናቸውን በቦታቸው ተቀምጠው የማይመሩ ይሆናል ማለት ነው
https://soccerethiopia.net/football/62314
127
9,546
የትህነግ ሰው በላ ቡድን በማይካድራ በንጹኀን ሰዎች ላይ ጭፍጨፋ ፈጽሟል።
ሀገር አቀፍ ዜና
November 11, 2020
199
ባህር ዳር ህዳር 022013 አም አብመድ የአማራ ብዙሀን መገናኛ ድርጅት ከሀዲው የትህነግ ቡድን ጦርነት ባወጀባቸው አካባቢዎች አቅንቶ ህግ የማስከበሩን እርምጃ ተመልክቷልጦርነቱ ህገመንግስታዊ ስርአቱን አደጋ ላይ የጣለ እና የሀገር ክህደት በፈፀመው የትህነግ ቡድን ላይ ያነጣጠረ እንደሆነም ከትህነግ ቡድን ነፃ የወጣው ማህበረሰብ አረጋግጧልነገር ግን ማይካድራ በመከላከያ ሰራዊት በአማራ ልዩ ሀይልና ሚሊሻ በቁጥጥ ስር ከመዋሏ በፊት ጥቅምት 302013 አ ም ሌሊት በማይካድራ ህገወጥ ቡድኑ የፈፀመው የዘር ማጥፋት ወንጀል የቡድኑን በአማራ ህዝብ ላይ የለየለትን ጠላትነትና የድርጊቱን አስከፊነት ያሳየ ነበርበነበረው የተጠናከረ ጥቃት ሌሎች ይዞታወችን ለቆ ወደ ማይካድራ የገባው የትህነግ ጦር ይደርስበት የነበረውን ከፍተኛ ጥቃት ባለመቋቋሙ መሽጎበት የነበረውን የማይካድራ ይዞታ እንዲለቅም ተገዷል ማይካድራም ከህገወጥ ቡድኑ ነፃ ሆናለችይሁንና ቡድኑ ከዚህ ቀደም በተለያዩ የሀገሪቱ አካባቢዎች ይፈፅመው የነበረውን የተቀነባበር የሴራ ግጭትና የዜጎች ጭፍጨፋ በማይካደራም ፈፅሞታል ሰው በላነቱን በአማራ እና በኢትዮጵያዊያን ላይ በተግባር አሳይቷልየትህነግ ዘራፊ ቡድን አላማ ማስፈፀሚያ የሆኑት ልዩ ሀይል እና ሳምሪ የተባለው ገዳይ ቡድን በማይካድራ ከተማ የሚገኙ ንፁኀን ሰላማዊ ዜጎችን በጂምላ ጨፍጭፏልአብመድ በቦታው በመገኘትም በሰው በላው ትህነግ በርካታ ንፁኀን አማራዎች የጥቃቱ ሰለባ መሆናቸውን አረጋግጧል በጥቃቱ የሌሎች ብሄር ተወላጆችም ሰለባ እንደሆኑ የአካባቢው ነዋሪዎች ተናግረዋል
https://www.amharaweb.com/%e1%8b%a8%e1%89%b5%e1%88%85%e1%8a%90%e1%8c%8d-%e1%88%b0%e1%8b%8d-%e1%89%a0%e1%88%8b-%e1%89%a1%e1%8b%b5%e1%8a%95-%e1%89%a0%e1%88%9b%e1%8b%ad%e1%8a%ab%e1%8b%b5%e1%88%ab-%e1%89%a0%e1%8a%95%e1%8c%b9/
165
11,814
ትግራይ፡ የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር በክልል እና በዞን ደረጃ አዲስ አመራሮች እንደሚሾም አስታወቀ
ሀገር አቀፍ ዜና
20 ህዳር 2020
Unknown
በትግራይ ክልል እንዲቋቋም የተወሰነው ጊዜያዊ አስተዳደር ከተሰጡት ሀላፊነቶች አንዱ በክልሉ ስድስተኛው ብሄራዊ ምርጫ እንዲካሄድ ማስቻል መሆኑ ተገለፀየትግራይ ክልል ዋና ስራ አስፈፃሚ ሆነው የተሾሙት ሙሉ ነጋ ዶር በሰጡት መግለጫ በትግራይ ክልል ስድስተኛው አገራዊ ምርጫ እንዲካሄድ ምቹ ሁኔታ እንዲፈጠር ይደረጋል ብለዋልከጊዜያዊ አስተዳደሩ ሀላፊነቶች አንዱ በምርጫ ቦርድ መርህ መሰረት በክልሉ ስድስተኛው ብሄራዊ ምርጫ እንዲከናወን ምቹ ሁኔታ መፍጠር ነው ህዝቡ በነፃነት መሪዎቹን ይመርጣል ብለዋልበተጨማሪም ጊዜያዊ አስተዳደሩ የክልሉን አስተዳደር መልሶ እንደሚያዋቅር ስራ አስፈፃሚው ተናግረዋልህወሀት ህገ ወጥ ምርጫ ነው ያካሄደው ይህም በፌደሬሽን ምክር ቤት እውቅና አልተሰጠውም ስለዚህም የክልሉ ምክር ቤት እውቅና የለውም በክልሉ አመራር ደረጃ ያለውም እውቅና የለውም ብለው በክልል እና ዞን ደረጃ አዲስ አመራሮች እንደሚሾሙ አስረድተዋል የመሰረተ ልማት አገልግሎት የሚሰጡ የወረዳ እና ቀበሌ መዋቅሮች ግን ባሉበት ይቀጥላሉጊዜያዊ አስተዳደሩ ለክልሉን እቅድና በጀት ፍቃድ የመስጠት ህግና ደንብን የማስከበር እንዲሁም የክልሉን ነዋሪዎች መብት የማስጠበቅ ሀላፊነት እንደተሰጠው ተገልጿልአስተዳደሩ እነዚህን ሀላፊነቶች እንዴት እንደሚተገብር ረቂቅ እየነደፈ ነው የአስተዳደር መዋቅሩ ሲለወጥ ምን መርህ መከተል አለበት የሚለው በረቂቁ ይካተታል ብለዋል ዋና ስራ አስፈፃሚው ሙሉ ዶርበክልሉ ከፍተኛ አመራሮች ሲመረጡ እና ሌሎች ሂደቶች ሲከናወኑን ህዝቡን እንደሚያማክሩ አያይዘው ገልፀዋልበክልሉ ሰላም መረጋጋትና ፀጥታ ማስፈን ቅድሚያ የሚሰጠው ተግባር ነው ሲሉም ተናግረዋልሌላው ሀላፊነት ፍትህ ማስፈን ነው የትግራይ ህዝብ ፍትህ እና መልካም አስተዳደር በማጣት ተሰቃይቷል ጊዜያዊ አስተዳደሩ ይህ እንዲለወጥ ምቹ ሁኔታ ይፈጥራል ብለዋልበሌላ በኩል በግጭቱ ከቤት ንብረታቸው የተፈናቀሉትን ለመመለስ ከፌደራል ተቋሞችና የሰብአዊ እርዳታ ሰጪዎች ጋር እንደሚሰሩ አስረድተዋል ትምህርትን ጨምሮ ሌሎችም ማሀበራዊ አገልግሎቶች በአግባቡ እንዲሰጡ እንደሚያደርጉና በክልሉ የፖለቲካ ምህዳሩን እንደሚያሰፉም ተናግረዋልጠባብ የፖለቲካ ምህዳርና ዴሞክራሲ ማጣት የክልሉ ችግሮች ነበሩ የፖለቲካ ምህዳሩን በማስፋት ሁሉንም የክልሉን ፓለቲካዊ ፓርቲዎች እናሳትፋለን ሲሉ ገልፀዋልበትግራይ ብቻ ሳይሆን ከጎረቤት አገር ኤርትራ ጋር ሰላም ማውረድ እንደሚሹም ጠቁመዋል ዋና ስራ አስፈፃሚው ሌላው የጊዜያዊ አስተዳደሩ ሀላፊነት የፖለቲካ እስረኞችን ጉዳይ የሚመረምር ግብረ ሀይል አቋቁመን እንዲለቀቁ ማድረግ ነው ብለዋልየኢትዮጵያ ፌደራል መንግስት በትግራይ ውስጥ በነበረው ሰራዊቱ ላይ ጥቃት መፈፀሙን ተከትሎ ህግን ማስከበር ባለው ውሳኔ በክልሉ ሀይሎች ላይ ወታደራዊ እርምጃ መውሰድ መጀመሩን ተከትሎ በትግራይ ክልል የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መደንገጉ ይታወሳል በተጨማሪም የአገሪቱ የፌዴሬሽን ምክር ቤት የነበረውን የትግራይ ክልል መስተዳደር ህገወጥ በማለት ከበተነው በኋላ አዲስ ጊዜያዊ አሰተዳደር እንዲመሰረት መወሰኑ ይታወሳል ጊዜያዊ አስተዳደሩ የትግራይ ክልልን በሚመለከት ከፌደራል መንግስቱ ጋር የሚሰራ ሲሆን በአሁኑ ጊዜ በመንግስት ሰራዊት በተያዙ አካባቢዎች ያለውን መዋቅር ለማቋቋም ጥረት እያደረገ መሆኑ ተገልጿል
https://www.bbc.com/amharic/news-55012343
336
23,305
ዋና ኦዲተር ታክስና ግብር መርምሮ ውሳኔ የመስጠት ሥልጣን እንዳልተሰጠው ለፍርድ ቤት ተነገረ
ፖለቲካ
7 January 2018
Unknown
ዋና ኦዲተር መስሪያ ቤት የኩባንያዎችን ሂሳብ መርምሮ የግብርና የታክስ ውሳኔዎችን ለመስጠት ስልጣን እንደሌለውና ግብር ከፋዩ በግብር አዋጅ ላይ የተሰጡትን መብቶች እንዳይጠቀም የሚያግድ መሆኑን አንድ የተፈቀደለት የሂሳብ አዋቂና የታክስ አማካሪ ኤክስፐርት ለፍርድ ቤት ተናገሩኤክስፐርቱ አቶ አማረ ላቀው ዋና ኦዲተር መስሪያ ቤት ግብርና ታክስን በሚመለከት መርምሮ ውሳኔ የመስጠት ስልጣን እንደሌለው የገለፁት በእነ አቶ መላኩ ፈንታ የክስ መዝገብ ቁጥር 141352 ተካተው ክስ ለተመሰረተባቸው ኬኬ ሀላፊነቱ የተወሰነ የግል ማሀበርና ለድርጅቱ ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ ከተማ ከበደ መከላከያ ምስክር ሆነው በፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 15ኛ ወንጀል ችሎት ታሀሳስ 25 ቀን 2010 አም ቀርበው ነውየተከሳሾቹ ጠበቆች መከላከያ ምስክር ሆነው የቀረቡት አቶ አማረ የተፈቀደለት የሂሳብ አዋቂና የታክስ አማካሪ በመከላከያነት የሚያስረዱት ዋና ኦዲተር መስሪያ ቤት የግብርና የታክስ ከፋይ ኩባንያዎችን ሂሳብ መርምሮ ውሳኔ ለመስጠት በህግ የተሰጠው ስልጣን እንደሌለውና ዋና ኦዲተር ኬኬ ሀላፊነቱ የተወሰነ የግል ማሀበር ላይ ያደረገውን የሂሳብና የታክስ ምርመራና ያስተላለፈውን ውሳኔ ከህጉ ጋር እያነፃፀሩ ለፍርድ ቤቱ እንደሚያስረዱ በጭብጥነት አስይዘዋልዋናው ኦዲተር መስሪያ ቤት የኬኬ ሀላፊነቱ የተወሰነ የግል ማሀበር ላይ ባደረገው የግብርና የታክስ ምርመራ ድርጅቱ ለመንግስት ገቢ ማድረግ የነበረበትን 32217578 ብር ተጨማሪ እሴት ታክስ አለመክፈሉን 17869941 ብር ግብር አለመክፈሉን ወደ አገር ውስጥ ያስገባቸውን የተለያዩ እቃዎች በህጉ በተቀመጠው ታሪፍ አመዳደብና ዋጋ ተመን መሰረት ከህግና መመርያ ውጭ 9543391 ብር ያላግባብ ተጠቃሚ መሆኑን በምርመራው ማረጋገጡን አቃቤ ህግ በድርጅቱ ላይ ያቀረበው ክስ ያስረዳል በመሆኑም ከላይ በተጠቀሱት የገንዘብ መጠኖች ለመንግስት አለመክፈሉ ተገልፆ በፌዴራል የስነ ምግባርና ፀረ ሙስና ኮሚሽን አቃቤ ህግ ክስ ተመስርቶበታል የኬኬ ድርጅት ዋና ስራ አስኪያጅና ከፍተኛ ባለድርሻ አቶ ከተማ ከበደ ደግሞ ግብርና ታክስን አሳውቆ ባለመክፈልና አሳሳች መረጃ በማቅረብ ወንጀሎች መከሰሳቸው በክሱ ተብራርቷልምስክሩ እንዳብራሩት በገቢዎችና ጉምሩክ ባለስልጣን የተዘጋጀው የግብር አወሳሰንና ኦዲት ማንዋል አለ በኦዲት ስታንዳርድ መሰረት አንዱ የኦዲት ስርአት የመግቢያና የመውጫ ኮንፈረንስ በህግ ስልጣን ከተሰጠው የግብርና የታክስ መርማሪ ጋር ይደረጋል በመግቢያ ኮንፈረንስ ሲጀመር ድርጅቱ የሚከተለውን የሂሳብ አያያዘ ዘዴ የሂሳብ መዝገቦችና ሰነዶች የሚገኙበት ሁኔታ በተመለከተ ተገቢውን ማብራርያ መስጠት የሚችለውን ሀላፊ ለማወቅ እንደሚረዳ አስረድተዋል በመውጫ ኮንፈረንስ ደግሞ ኦዲተሮቹ ያገኙትን ግኝት ለተመርማሪ ድርጅት ለሂሳብ ባለሙያዎች በመግለፅ የተሰራው የኦዲት ስራ ትክክለኛነት እንዲረጋገጥላቸው ሊታረሙ የሚገቡ ነጥቦች ላይ በመወያየትና ተገቢውን ማስረጃ በማቅረብ እርምት እንዲደረግ እንደሚደረግ ለፍርድ ቤቱ ገልፀዋልዋና ኦዲተር መስሪያ ቤት ግን የኬኬ ሀላፊነቱ የተወሰነ የግል ማሀበርን የግብርና ታክስ ሂሳብ የመመርመርና ውሳኔ የመስጠት ስልጣን ባይኖረውም ያዘጋጀው የግብርና ታክስ ሪፖርት የኦዲት ስርአትን ያልተከተለ መሆኑን ገልፀዋል የመግቢያና መውጫ ኮንፈረንስ አለማድረጉንም ጠቁመዋል የኦዲት ስራው ከመጠናቀቁ በፊት ውይይትና ማስረጃና ሰነድ ላይ ማብራርያ ቀርቦላቸው ሊታረሙና ሊስተካከሉ የሚችሉ የኦዲት ግኝቶች ሳይታረሙ መታለፋቸውንም አክለዋል በገቢ ግብር አዋጅና በተጨማሪ እሴት ታክስ አዋጅ መሰረት በግብር ከፋይ ላይ የሚፈለግ ተጨማሪ ግብርና ታክስ ካለ በህጉ መሰረት ሂሳቡ ተመርምሮ ከተወሰነ በኋላ የግብርና የታክስ ውሳኔ ማስታወቂያው ለግብር ከፋዩ ኬኬ ድርጅት ሊሰጠው የሚገባ ቢሆንም እንዳልተሰጠው መስክረዋል ምስክሩ የዋና ኦዲተር መስሪያ ቤት ኦዲት ምርመራን በሚመለከት አጠቃላይ የኦዲት ግኝትን በሚመለከት ተጨማሪ እሴት ታክስን በሚመለከት የንግድ ትርፍን በሚመለከት ዝርዝር ማብራርያ ሰጥተዋል ድርጅቱ ህጉንና አዋጁን በመከተል በአግባቡ የሰራ መሆኑንም በመግለፅ ምስክርነታቸውን አጠቃለዋልአቃቤ ህግ በመስቀለኛ ጥያቄው ለመላከያ ምስክሩ ጥያቄዎችን አቅርቧል መከላከያ ምስክሩ የጠቀሱትን መመርያ በሚመለከት ተፈፃሚነቱን ጠይቋቸው ምስክሩ ግራ በመጋባት ለማነፃፀሪያ እንደተጠቀሙበት ገልፀዋል የጠቀሱት መመርያ ስህተት መሆኑን አቃቤ ህግ ጠቁሞ ስህተት ሰርተዋል አልሰሩም የሚል ጥያቄ በማንሳቱ ምስክሩ ሊመልሱ ባለመቻላቸው በጠበቆቻቸው በኩል ተቃውሞ በመቅረቡ ፍርድ ቤቱ በምርመራ እንደሚመለከተው በመግለፅ ታልፏል የአቃቤ ህግ መስቀለኛ ጥያቄ ባለመጠናቀቁም ለጥር 25 ቀን 2010 አም ተለዋጭ ቀጠሮ ተሰጥቷል የአቶ ከተማና የኬኬ ሀላፊነቱ የተወሰነ የግል ማሀበር አንደኛ መከላከያ ምስክር ሆነው የቀረቡት ደግሞ የድርጅቱ የቦርድ ሰብሳቢና አባል ሆነው እንደሚሰሩ የተገለፀው አቶ ሀይለ ስላሴ ሀጎስ ናቸው ምስክሩ የሚያስረዱት የኬኬን ድርጅት አቋምና አደረጃጀት መሆኑን ጠበቆቹ ጭብጥ አስይዘው ምስክሩ መስክረዋል ኬኬ በስድስት መምርያዎች የተዋቀረና በልዩ አደረጃጀቱ ከሌሎች ድርጅቶች የተሻለ መሆኑን አስረድተዋል የግል ድርጅቶች ቦርድ እንዲያቋቁሙ በህግ የማይገደዱ ቢሆንም አሰራሩን በአግባቡ ለመቆጣጠርና በጥንቃቄ ለመስራት በማለት አቶ ከተማ ቦርድ እንዲቋቋም ማድረጋቸውንና በኢትዮጵያም የመጀመርያው ድርጅት መሆኑን አስረድተዋል የንግድ የፋብሪካ የሂሳብ የሰው ሀይልና የማሽነሪ መምርያዎች እንዳሉትም አስረድተዋል ቦርዱ ከማኔጅመንቱ የሚደርሰውን ሪፖርት ተመልክቶ መስተካከል ያለበት እንዲስተካከል የተስተካከለው ተሻሽሎ እንዲቀጥል እንደሚያደርግም አስረድተዋል የውስጥ ኦዲተር የሂሳብ ክፍሉን ሌሎች ወጪና ገቢዎችን እየመረመረ እንደሚቆጣጠርና በየአመቱ በውጭ ኦዲተር አጠቃላይ አሰራሩ እንደሚመረምር አስረድተዋል ኬኬ ታክስም ሆነ ግብር ወቅቱን ጠብቆ የሚከፍልና ለሌሎች ድርጅቶች አርአያ እንደሆነም አክለዋል ከፍተኛ ባለድርሻው አቶ ከተማ ሲሆኑ ልጃቸው ትእግስት ከተማ ሌላዋ ባለድርሻ ናት ብለዋል ቦርዱ ተጠሪነቱ ከፍተኛ ባለድርሻ ለሆኑት አቶ ከተማ ቢሆንም ምንም አይነት ጣልቃ ገብነት እንደሌለ ምስክሩ አስረድተዋል የመከላከያ ምስክሩ ስለድርጅቱና አሰራሩ በዝርዝር አስረድተው ሲያጠናቅቁ አቃቤ ህግ ባቀረበላቸው መስቀለኛ ጥያቄ የድርጅቱ ስራ አስኪያጅ በህግ የተጣለበትን ሀላፊነት ስለማወቃቸው ተጠይቀው አውቃለሁ ብለዋል ድርጅቱ ግብርና ታክስ በወቅቱ ስለመክፈሉ ማወቃቸውን ተጠይቀውም እንደሚያውቁ ገልፀዋል ቦርዱ መቼ መቼ እንደሚሰበሰብ ተጠይቀው በየሶስት ወሩ እንደሚሰበሰብ ተናግረዋል ድርጅቱ በዋና ኦዲተር ተመርምሮ መክፈል የሚገባውን ሳይከፍል መቅረቱን እንደሚያውቁ ተጠይቀው አላውቅም ብለዋል ኬኬ ከሌሎች ድርጅቶች ጋር ሲነፃፀር የተሻለ ነው ያሉት ከእነማን ጋር ተወዳድሮ እንደሆነ በስም ጠቅሰው እንዲያስረዱ ሲጠየቁ እከሌ እከሌ ብዬ ድርጅቶቹን መጥቀስ አልችልም ምክንያቱም የማማክራቸውን ድርጅቶች ሚስጥር ጠብቄ የሚሻሻሉበትንና ተወዳዳሪ የሚሆኑበትን መንገድ ለማሳየት ቃል ገብቼ የተፈራረምኩ በመሆኑ የስነ ምግባር ህጉም አይፈቅድልኝም ብለዋል አቃቤ ህግ መጥቀስ እንዳለባቸው ለፍርድ ቤቱ ሲያመለክት ጠበቆች ተቃውመዋል ፍርድ ቤቱ የሁለቱን ወገኖች ተቃውሞና ክርክር ከሰማ በኋላ በአብላጫ ድምፅ ምስክሩ ያነፃፀሩባቸውን ድርጅቶች መጥቀስ እንዳለባቸው ብይን ሰጥቷል ምስክሩ ግን የፍርድ ቤት ትእዛዝን ለመጋፋት ሳይሆን የድርጅቶቹን ሚስጥር ከመጠበቅ አንፃር መግለፅ እንደማይችሉ ለፍርድ ቤቱ ገልፀዋል ችሎቱ ለደቂቃዎች እረፍት ወስዶ ሲመለስ በአቋሙ ፀንቶ ምስክሩ የማይጠቅሱ ከሆነ ኬኬ ከሌሎች ይሻላል ያሉት ምስክርነት ከጭብጥ እንዲወጣ እንዲወስኑ ለጠበቆቹ እድል ሰጥቷል ጠበቆቹም ምስክሩ የደንበኞችን ሚስጥር መጠበቅ እንዳለባቸው ገልፀው ምስክሩ የሰጡት ማነፃፀርያ ምስክርነት ከነጭብጡ እንዲሰረዝ ተስማምተዋል ፍርድ ቤቱም እንዲሰረዝ ትእዛዝ ሰጥቷል
https://www.ethiopianreporter.com/article/6310
818
13,955
በአርባ ምንጭ ከተማ በተከሰተ የትራፊክ አደጋ የ9 ሰዎች ህይወት አለፈ
ሀገር አቀፍ ዜና
Nov 24, 2020
545
አዲስ አበባ ህዳር 15 2013 ኤፍቢሲበአርባ ምንጭ ከተማ በተከሰተ የትራፊክ አደጋ የ9 ሰዎች ህይወት ማለፉን የዞኑ ፓሊስ መምሪያ ገለፀ
https://www.fanabc.com/%e1%89%a0%e1%8a%a0%e1%88%ad%e1%89%a3-%e1%88%9d%e1%8a%95%e1%8c%ad-%e1%8a%a8%e1%89%b0%e1%88%9b-%e1%89%a0%e1%89%b0%e1%8a%a8%e1%88%b0%e1%89%b0-%e1%8b%a8%e1%89%b5%e1%88%ab%e1%8d%8a%e1%8a%ad-%e1%8a%a0/
21
7,336
የአውሮፓ ህብረት ኮሚሽን ዕጩ ፕሬዚዳንትና የከሸፈው የዴቪድ ካሜሮን ቅስቀሳ
ዓለም አቀፍ ዜና
Tuesday, 08 July 2014 08:17
1572
ከሀያ ስምንቱ የአውሮፓ ህብረት አባል ሀገራት ውስጠ ህብረቱን አምርራ የምትጠላ አባልነቱንም የማትፈልግ አንዲት ሀገር ብትኖር እንግሊዝ ብቻ ናት እንግሊዝ ከዛሬ ሶስት አመት በፊት ከአውሮፓ ህብረት አባልነታቸው ለመውጣት ህዝበ ውሳኔ ካካሄዱት ሀገራት አንደኛዋ ናት ጠቅላይ ሚኒስትር ዴቪድ ካሜሮንና በስልጣን ላይ ለው የወግ አጥባቂ ፓርቲ በርካታ ባለስልጣናትና አንጋፋ አባላት እንግሊዝ የአውሮፓ ህብረት አባልነቷን ለቃ እንድትወጣ ከፍተኛ ፍላጎት አላቸው በተለይ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ዴቪድ ካሜሮን በቀጣዩ ምርጫ በድጋሚ መመረጥ ከቻሉ በ2017 አም እንግሊዝ ከአውሮፓ ህብረት አባልነቷ እንድትወጣ ለማድረግ ህዝበ ውሳኔ እንደሚያካሂዱ ቀደም ብለው ቃል ገብተዋል ጠቅላይ ሚኒስትር ዴቪድ ካሜሮን ባለፈው ግንቦት ወር በተካሄደው የአውሮፓ ፓርላማ ምርጫ የእንግሊዙን ዩኬአይፒ ፓርቲን ጨምሮ ፀረ አውሮፓ ህብረት የሆኑ ብሄርተኛና አክራሪ ፓርቲዎች ከፍተኛ ውጤት በማስመዝገባቸው አልተከፉም በአንፃሩ ደግሞ የአውሮፓ ህብረት ጠላት የሆኑት የሀገራቸው መራጮች ከሳቸው የወግ አጥባቂ ፓርቲ ይልቅ ዩኬአይፒ ፓርቲን በአንደኛ ደረጃ በከፍተኛ ድምፅ መምረጣቸው በቀጣዩ አመት ግንቦት ወር ላይ በሚደረገው ምርጫ በድጋሚ የመመረጣቸውን እድል አጠራጣሪ በማድረግ ከፍተኛ ጭንቀት ውስጥ ከቷቸዋልላለፉት አመታት የአውሮፓ ህብረት ያጋጠሙትን በርካት ችግሮችና ፈተናዎች እንዲወጣ ከፍተኛ አስተዋፅኦ ያበረከቱት በአፍቃሬ አውሮፓ ህብረት አቋማቸው የታወቁት አንጋፋ ፖለቲከኛና የቀድሞው የሉክሰምበርግ ጠቅላይ ሚኒስትር የዦን ክሎድ ዩንከር የአውሮፓ ህብረት ጠንካራ ክንድና የስራ አስፈፃሚ አካል የሆነውን የአውሮፓ ህብረት ኮሚሽንን የወቅቱን ፕሬዚዳንት ፖርቹጋላዊውን ማኑኤል ባሮሶን በመተካት ግንባር ቀደም እጩ ሆነው መቅረባቸው ደግሞ ጠቅላይ ሚኒስትር ዴቪድ ካሜሮን በቀላሉ የማይቋቋሙት በእንቅርት ላይ ጆሮ ደግፍ ነበር መጠጥ በመድፈር የታወቁ ጣጤ ከመሆናቸው በስተቀር ለብቃታቸው አንዳችም አቃቂር የማይወጣላቸው ሉክዘንበርጌው አንጋፋ ፖለቲከኛ ዦን ክሎድ ዮንከር የአውሮፓ ህብረት ኮሚሽን አዲሱ ፕሬዚዳንት ሆነው ከተመረጡ የአውሮፓ ህብረት የስራ አስፈፃሚ አካል የሆነውን የአውሮፓ ህብረት ኮሚሽን የሚታማበትን ችግሮች በተለያዩ የተሀድሶ እርምጃዎች በማስተካከል ከመቸውም ጊዜ በበለጠ ጠንካራ ኮሚሽን እንደሚያደርጉት በርካቶች እምነታቸውን የጣሉባቸው ሰው ናቸው ይህንን ሁኔታና የሚያስከትለውን ፖለቲካዊ ጣጣ በሚገባ የተረዱት ጠቅላይ ሚኒስትር ዴቪድ ካሜሩንም የዥን ክሎድ ዬንከርን ከቻሉ እጩነታቸውን ለማስቀረት ይህን ማድረግ ካልቻሉ ደግሞ በቂ ድምፅ አግኝተው እንዳይመረጡ ለማድረግ ዙሪያ መለስ ቅስቀሳቸውን የጀመሩት ገና በማለዳ ነበር ከፊንላንድ እስከ ስፔይን ከፖርቹጋል እስከ ዴንማርክ ድረስ ባደረጉት ፀረ ዦን ክሎድ ዮንከር ቅስቀሳ የአብዛኞችን የአውሮፓ ህብረት አባል ሀገራት መሪዎች ድጋፍ ማግኘት በመቻላቸው የልባቸውን እንዳደረሱ በመተማመን የተወዳዳሪው ቀንደኛ ደጋፊ በሆኑት የጀርመኗ ቻንስለር አንጌላ መርክል ላይ የለበጣ ሳቅ ስቀውባቸው ነበር ባለፈው አርብ ሰኔ 21 ቀን 2006 አም ሀያ ስምንቱ የአውሮፓ ህብረት አባል ሀገራት መሪዎች አዲሱን የህብረቱ ኮሚሽን ፕሬዚዳንት ለመምረጥ ስብሰባ እንደተቀመጡም የእንግሊዝ ጠቅላይ ምኒስትር በከፍተኛ የድል አድራጊነትና የእርካታ ስሜት ተሞልተው ከዚህ በፊት አድርገውት በማያውቁት ሁኔታ አጠገባቸው ተቀምጠው ከነበሩት ከሮማንያና ከስፔይን መሪዎች ጋር ድምፃቸውን ከፍ አድርገው ያወሩ ነበር ጠቅላይ ሚኒስትር ዴቪድ ካሜሮን የብራ መብረቅ የወረደባቸው የምርጫውን ውጤት ሲሰሙ ነው በድንጋጤ በተቀመጡበት ክው ያሉት ዴቪድ ካሜሮን ያዩትንም ሆነ የሰሙትን ማመን አልቻሉም አንጋፋው ፖለቲከኛ ዦን ክሎድ ዩንከር ከሀያ ስምንቱ የአውሮፓ ህብረት አባል ሀገራት የሀያ ስድስቱን ድምፅ በማግኘት አዲሱ የአውሮፓ ህብረት ኮሚሽን ፕሬዚዳንት ሆነው ተመረጡ ከሀንጋሪው ጠቅላይ ሚኒስትር ቪክቶር ኦባን በስተቀር ለጠቅላይ ሚኒስትር ዴቪድ ካሜሮን ዦን ክሎድ ዩንከርን እንደማይመርጡ ቃላቸውን ሰጥተዋቸው የነበሩት መሪዎች ሁሉ ቃላቸውን በማጠፍ ለሰውየው ድምፃቸውን ሰጡኢትዮጵያዊያን የፈሩት ይደርሳል የጠሉት ይወርሳል የሚሉት ተረት እነሆ በዴቪድ ካሜሮን ላይ ደረሰና ዦን ክሎድ ዩንከር ተመረጡ የጠሏቸው እኒሁ ሰውም የአውሮፓ ህብረት ኮሚሽንን በአዲስ ፕሬዚዳንትነት ወረሱባቸው ጠቅላይ ሚኒስትር ዴቪድ ካሜሮን አጠገባቸውና ፊት ለፊታቸው የተቀመጡትን መሪዎች በትዝብት አይን እያዩ የፈፀማችሁብኝ ታላቅ ክህደት ነው አሉና በለሆሳስ ተናገሩሁሉም ነገር አልቆ በመውጣት ላይ እንዳሉ ከቻንስለር አንጌላ መርከል ጋር ተገናኙ በሰውየው መመረጥ አንጀታቸው ቅቤ የጠጣው አንጌላ መርከል የለበጣ ሳቅ በመሳቅ ብድራቸውን ለመመለስ አልሞከሩም ይልቁንም የዴቪድ ካሜሮንን ጀርባ መታ መታ በማድረግ አይዞህ እንግዲህ መቻል ነው እንጂ ምን ይደረጋል በሚል አይነት አፅናንተዋቸው አለፉ
https://www.addisadmassnews.com/index.php?option=com_k2&view=item&id=14487:%E1%8B%A8%E1%8A%A0%E1%8B%8D%E1%88%AE%E1%8D%93-%E1%88%85%E1%89%A5%E1%88%A8%E1%89%B5-%E1%8A%AE%E1%88%9A%E1%88%BD%E1%8A%95-%E1%8B%95%E1%8C%A9-%E1%8D%95%E1%88%AC%E1%8B%9A%E1%8B%B3%E1%8A%95%E1%89%B5%E1%8A%93-%E1%8B%A8%E1%8A%A8%E1%88%B8%E1%8D%88%E1%8B%8D-%E1%8B%A8%E1%8B%B4%E1%89%AA%E1%8B%B5-%E1%8A%AB%E1%88%9C%E1%88%AE%E1%8A%95-%E1%89%85%E1%88%B5%E1%89%80%E1%88%B3&Itemid=212
521
15,589
የብልፅግና ፓርቲ የፌዴራል አመራሮች ስልጠና በአዲስ አበባ መካሄድ ጀመረ
ሀገር አቀፍ ዜና
Aug 31, 2020
1,046
አዲስ አበባ ነሀሴ 25 2012 ኤፍቢሲ የብልፅግና ፓርቲ ፌዴራል ዞን አመራሮች ስልጠና በዛሬው እለት በአዲስ አበባ ከተማ መካሄድ ጀምሯልየአመራሩ ስልጠና ለተከታታይ አምስት ቀናት የሚቆይ ሲሆን በፌዴራል መዋቅር ውስጥ ከሚኒስትር እስከ ምክትል ዳይሬክተር ያሉ ከ420 በላይ አመራሮች ይሳተፋሉበብልፅግና ፓርቲ ዋና ፅህፈት ቤት የፖለቲካ ፓርቲዎችና ሲቪክ ማህበራት ጉዳዮች ዘርፍ ሀላፊ ዶክተር አለሙ ስሜ በመክፈቻ ስነስርአት እንዳሉት ስልጠናው ለውጡን በማስቀጠል አገራዊ ብልፅግናን አውን ማድረግ የሚያስችል አቅም መፍጠር ያለመ ነው ብለዋልስልጠናው አመራሩ የጠራ አስተሳሰብ ይዞ ለጋራ አላማ በጋራ እንዲሰረ ለማድረግ ያለመ መሆኑንም አመላክተዋልበተመሳሳይ የአዲስ አበባ ብልፅግና ፓርቲ ቅርጫፍ ፅህፈት ቤት ለከተማዋ ከፍተኛ አመራሮች ከዛሬ ጀምሮ ለተከታታይ 5 ቀናት የሚሰጠው የመጀመሪያ ዙር ስልጠና በመስጠት ላይ ይገኛል በስልጠናው መክፈቻ ፕሮግራም ላይ የተገኙት የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ እንደገለፁት ብቃት ያለው አመራር ለማፍራት ከለውጡ ማግስት ጀምሮ የተለያዩ ስልጠናዎች ሲሰጥ መቆየቱን ገልፀዋልአመራሩ የተለያዩ ችግሮችን በመሻገር ለህብረተሰቡ ለመንግስትና ለፓርቲው ጠቃሚ ተግባራትን እንዲፈፅም የአቅም ማጎልበት ተግባሩ ተጠናክሮ የሚቀጥል መሆኑንና ዛሬ ላይ ሀገራቱ ብሎም ከተማዋ በድል የታጀቡ ለውጦች ላይ መድረሷን አስረድተዋል በቀጣይም አመራሩ የህግ የበላይነትንና ሰላምን ማረጋገጥ እንዲሁም ህገ ወጥነትን አስቀድሞ መከላከል ላይ ልዩ ትኩረት ሰጥቶ መንቀሳቀስ እንዳለበት ገልፀዋልየስልጠናው አላማ ከመድረኩ እንደተገለፀው በአመራሩ እና በአባሉ መካከል የተግባርና የአመለካከት አንድነት መገንባት ብልፅግናን እውን የሚያደርግ ጠንካራ ፓርቲና መንግስት መገንባት እና የተጀመረውን ሀገራዊ የለውጥ እንቅስቃሴ አጠናክሮ ማስቀጠል እንደሆነ ተገልጿል በዛሬው እለት የተጀመረው ለ5 ቀናት የሚሰጠው የከፍተኛ አመራሩ ስልጠና በ2 ክላስተር ለ914 አመራሮች የሚሰጥ ሲሆን በቀጣይ ጊዜያትም በሁለተኛ ዙር ቀሪ የከተማዋ አመራሮች እንደሚሰለጥኑ ታውቋልFBCየዜና ሰአት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዜናዎችን በፍጥነት በአጭር የፅሁፍ መልእክት መልክ በስልክዎ ላይ እንዲደርስዎ ወደ 8111 OK ብለው ይላኩ 
https://www.fanabc.com/%e1%8b%a8%e1%89%a5%e1%88%8d%e1%8d%85%e1%8c%8d%e1%8a%93-%e1%8d%93%e1%88%ad%e1%89%b2-%e1%8d%8c%e1%8b%b4%e1%88%ab%e1%88%8d-%e1%8a%a0%e1%88%98%e1%88%ab%e1%88%ae%e1%89%bd-%e1%88%b5%e1%88%8d%e1%8c%a0/
245
257
ሚኒስቴሩ በፀጥታ ችግር ትምህርት ያልተጀመረባቸው አካባቢዎች ላይ ለማስጀመር እየሰራ መሆኑን አስታወቀ
ሀገር አቀፍ ዜና
December 27, 2020
16
ዋቅሹም ፍቃዱአዲስ አበባ በኮሮና ወረርሽኝ ዙሪያ ተገቢ ጥንቃቄ እየተደረገ በአብዛኛው አካባቢዎች ትምህርት ቢጀመርም በወቅታዊ የፀጥታ ችግር ምክንያት ትምህርት ያልጀመሩ አካባቢዎችም ትምህርት እንዲጀምሩ እየሰራ መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀየትምህርት ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር ገረመው ሁሉቃ በተለይ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት በሰጡት አስተያየት በአሁኑ ሰአት ሁሉም አካባቢ በሚባል ደረጃ ትምህርት ተጀምሯል ነገር ግን ከወቅታዊ የፀጥታ ችግር ጋር ተያይዞ በትግራይ ክልልና በቤኒሻንጉል ጉሙዝ መተከል ዞን ትምህርት አልተጀመረም በመሆኑም በእነዚህ አካባቢዎች ትምህርት ለማስጀመር የሚያስችሉ እንቅስቃሴዎች ተጀምረዋልበዚህ ረገድ ሚኒስቴር መስሪያቤቱ በተለይ በትግራይ ክልል ትምህርት ለመጀመር ጁንታው ከተመደሰሰ በኋላ ነባራዊ ሁኔታን የሚገመግም ኮሚቴ አዋቅሮ ወደ አካባቢው ልኳል ሆኖም ግን ትምህርት ቤቶች በጁንታው ሀይል በመውደማቸው ምክንያት የመጠገን ስራ ጊዜ መውሰዱ አይቀርም በመተከል ላይም ተመሳሳይ ስራ የሚሰራ ይሆናልእንደ ሚኒስትር ዴኤታው ገለፃ በትምህርት ቤቶች የኮሮና ወረርሽኝ ለመከላከል ለ25 ሚሊዮን ተማሪዎች 50 ሚሊዮን የአፍና አፍንጫ መሸፈኛ ማስኮች ለማቅረብ ታቅዶ ነበር እነዚህን ማስኮችም በሁለት ሳምንት ውስጥ አምርተን አናቀርባለን ብለው ስምምነት የፈረሙት የአዳማና የሀዋሳ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ግን በሁለት ሳምንት ቀርቶ በሁለት ወር ውስጥም ማቅረብ አልቻሉም ይህ ደግሞ ሚኒስቴሩን ለትችት ዳርጎት ነበርየመማሪያ ክፍሎችን በተመለከተም አምና በኮሮና ወረርሽኝ ምክንያት ትምህርት ቤቶች እንደ ተዘጉ በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን የሚመራ አንድ መፍትሄ አፈላላጊ ተዋቅሮ ነበር ይህ የቴክኒክና የሁኔታ አጥኚ ኮሚቴ ተጨማሪ የመማሪያ ክፍሎች እንዲሰሩ ወሰነ በዚሁ መሰረት ደረጃቸውን ጠብቀው 700ሺህ የመማሪያ ክፍሎች ተገንብተዋልከእነዚህ ውስጥም 34ሺህ የሚሆኑ በኦሮሚያ የተገነቡ ናቸውበሌላ በኩል ከዚህ በፊት የግል ትምህርት ቤቶች የመማር ማስተማር ሂደት የሚፈለገው ደረጃ የሚቆጣጠር አካል ባለመኖሩ ከአገሪቱ ስርአተ ትምህርት ባፈነገጠ መልኩ የመማር ማስተማር ሂደት ሲያከናወኑ መቆየታቸውን የጠቆሙት ሚኒስትር ዴኤታው አሁን ግን ጉዳዩን የሚከታተል አካል ከመሰየሙም በተጨማሪ ቀጣዩ አመት አዲስ ስርአተ ትምህርት ስራ ላይ ስለሚውል በአጠቃላይ በግልም ይሁን በመንግስት ትምህርት ቤቶች በመማር ማስተማር ላይ የሚስተዋሉ ችግሮች እንደሚቀረፉ ተናግረዋልየ12ኛ ክፍል የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት መለቀቂያ ፈተናን በተመለከተም በ2012 አም የትምህርት ዘመን በኮሮና ምክንያት ፈተና ያልወሰዱ በአጠቃላይ 450ሺህ የሚሆኑ የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች ዘንድሮ ፈተና ይወስዳሉ ይህንን ለማሳካት ለፈተናው ብቻ የሚውል ቪሳት ሌሎች አጋዥ መሳሪያዎች ተገዝተው 1ሺህ 184 ፈተና ጣቢያዎች ተቋቁመዋል ለ270 ቴክኒሻኖችም ስልጠና ተሰጥተዋል ለፈታኝ መምህራን 12ሺህ ላፕቶፖች ተዘጋጀቷል ሁለት ትልልቅ ሰርቨሮችም በተገቢ ቦታ ላይ በመትከል ተማሪዎች እንዲለማመዱ ከ2008 እስከ 2011 አም የተሰጡት የ12ኛ ክፍል ፈተናዎችም እዚያው ላይ ተጭነዋል በትምህርት ሚኒስትሩ ዶክተር ኢንጅነር ጌታሁን መኩሪያ አማካኝነት በእርዳታ የተገኙ 450 ሺህ ታብሌቶች እስከ ታሀሳስ 30 ወደ አገር ገብተው ለፈተናው የሚውሉ ሲሆን ፈተናውም ጥር 30 የሚጠናቀቅ ይሆናልየመምህራን የደመወዝ ስኬል ማስተካከያ ጋር ተያይዘው ከመምህራን የሚነሱ ቅሬታዎችን በተመለከተም የስራ ግምገማና ደረጃ የተደረገው ደመወዝ ለመጨመር ሳይሆን ስራና ሰራተኛን ለማገናኘት ታስቦ እንደነበር የገለፁት ሚኒስትር ዴኤታው ትምህርት ሚኒስቴርም ሀላፊነቱን ወስዶ መምህራን ተጠቃሚ በሚያደርግ መምህራንን ተጠቃሚ ለማድረግ መስራቱን ተናግረዋል በዚህም ማስተካከያውን የሶስት ወር ለመምህራን ከፍሎ የቀሩት የሶስት ወር ክፍያ ለመክፈል ሲል ኮሮና በመከሰቱ ምክንያት ለተጠባባቂነት በመያዝ ሳይከፍል ቀርቷል ካሁን በኋላ ግን ሁሉም ክልሎች ይህንን ደመወዝ ለመምህራኖቻቸው ያለምንም ቅድመ ሁኔታ እንዲከፍሉ ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ በቁርጠኝነት እንደሚሰራ ሚኒስትሩ አሳስበዋልአዲስ ዘመን ታህሳስ 182013
https://www.press.et/Ama/?p=38242
432
42,037
የፈረንሣይ ወታደራዊ አዛዥ በራሳቸው ፈቃድ ሥልጣናቸውን ለቀቁ
ዓለም አቀፍ ዜና
July 20, 2017
Unknown
በበጀት ቅነሳ ላይ ከፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን ጋር ያልተግባቡት የፈረንሳይ ወታደራዊ አዛዥ በራሳቸው ፈቃድ ስልጣናቸውን ለቀዋልየወታደራዊ አዛዥ ስልጣን መልቀቅ የመኮን አስተዳደር በጀቱን ለማስተካከል ሲጥር በሀገር ውስጥና በውጭ አለም የገባውን ወታደራዊ ግዴታ ለመወጣት ያለበትን ተፅእኖ አሳይቷልጄኔራል ፔር ዲቫሊየርስ ስልጣን ከመልቀቃቸው በፊት ወታደራዊ በጄት እንዲቀነስ የቀረበውን አሳብ አስመልክተው ሲናገሩ በቀረበው በጀት የፈረንሳይ ደሀንነት እንደሚያስጠብቅ በእርግጠኝነት መናገር አልቻልም ብለዋልፕሬዚዳንት ማክሮን የሀገሪትቱን የ2017 አም ብሄራዊ የበጀት አድሎት ለማስተካከል ከወታደራዊ በጀት ወደ አንድ ቢሊዮን ዶላር ሊቀንሱ ነው የሚፈልጉት
https://amharic.voanews.com//a/france-military-resignation-7-20-2017/3952559.html
72