text
stringlengths
21
1.61k
የሦስቱ ነገሥታት መታሰቢያ የኾነ ካቴድራል በጀርመን ኮለኝ ውስጥ ይገኛል፡፡ በዝያ ውስት በ1164 ቅዱሱ ሮማዊ ንጉሥ ቀዳማዊ ፍሬደሪክ ከሚላን ያፈለሰው ዓፅማቸው እንዳረፈ ይታመናል፡፡ ከዛሬይቱ ኢስታንቡል (ኮንስታንቲኖፕል) ወደ ሚላን መጥቶ ተቀምጦ ስለነበር ዛሬም በየዓመቱ ጃንዋሪ 6 ሚላኖያውያን በክት አልባሳት ተውበው በጎዳናና በአደባባይ በሠልፍ ያከብሯቸዋል፡፡ (ምዕራባውያኑ የገናን ዕለት ሳይቀይሩት፣ በትክክለኛው ዕለት ይከበርበት በነበረው ቀን ነው የሦስቱን ነገሥታት መታሰብያ የሚያደርጉት፡፡)
አድባር ለማመስገን የሰበሰበው ሰው እንደ ጭኮ ኮረብታ እየተናደ ነው። ጥቂት ሰዎች ብቻ ቀርተናል። እኔ በሕልሜ የምኖር ይመስለኛል። ከፊት ለፊቴ አንዲት ጠይም ልጅ፡
በሕዝባዊ ተቃውሞው መጠናከር ምክንያት ሕወሃት ምንም ዐይነት ተለማማጭነት ቢያሳያም — ሳይኮሎጂስቶች እንደሚሉት ጤነኛ ያልሆነ የጸጸትና ተለማማጭነቱ (UNHEALTHY REGRET & GUILT) ፖለቲካዊ ቢሆንም — የፖለቲካ ጤንነቱ የተቃወሰ መሆኑን ስለሚያመለክት ነው።
ከመጠን በላይ ቢታክሙም አሁንም እድሜያቸው ከዜሮ በታች ከሆኑ ዕድሜ በታች የሆኑ ሎካሳይሲን አይውሰዱ
አደገኛ የአየር ብክለትን ለማስወገድ ዘመቻ ላይ የምትገኘው ቤጂንግ፥ በተለይም ኢንዱስትሪ በሚበዛባቸው ሰሜናዊ የሀገሪቱ ክፍል የአየር ብክለቱ ለጤና አስጊ መሆኑ ተጠቁሟል።
ብዙሓት ዝተጠምቁ ክርስትያን እግዚአብሔር ከምዘየሎ ብምሕሳብ ይነብሩ! ር.ሊ.ጳ - ኣገልግሎት ዜና ቫቲካን
ይቅሬታ ናብ ካልእ ኣርእስቲ ወሲደኩም። ናብቲ ናይ ሳሚ ክንምለስ። ኣብ ጁባ ሓንቲ ኣድያም ሽማ ጴንጠ ኔይራ ። ኣቡኣ በላይ ወናኒ ዓቢ ሆቴል፡ ከምኡውን መከፋፈሊ ናይ ኣልኮላዊ መስተ ይዉንን። ንሳ እቲ ቀንዲ ኣካያዲት ገባሪትን ሓዳጊትን ናይቲ ሥራሕ’ያ ። ኣዝያ መልክዓኛ ፡ ሰሓቂት ፡ነዋሕ ፡ ጣባያ ከኣ ምቅልልቲ ኮታስ ሕዉስቲ ምስ ሰብ’ያ ። ናብ ትካሎም ዝመጹ ዓማዊል ብፍላይ መንእሰያት ዳርጋ ንኹሎም ናብ ጴንጠ ለዊጣቶም’ያ። ናይ ገሊኦም እካ ሕሉፍ’ዩ ፍሽኽ ፍሽኽ ኢላ ምስ ትዛረበቶም ዝፈተወቶም መሲልዎም ምሳኣ ድሌቶም ክፍጹም ይቀርብዎ እሞ ንሳ ከኣ ቀላል ሰብ ድያ መሲልኩም እናሰሓቀት ሥርሓ’ያ ትፍጸም። ነቶም መንእሰያት ወኖም ዝስሕብ ክዳን እናለበሰት ደድሕሪኣ ከም ዝኾዱ ትገብሮም እሞ ድሕሪ ቅሩብ ግዜ እምነቶም ኪሒዶም ከም ዝጵንጥጡ ትገብሮም ቃላት እንድዩ ጠፊኡኒ እንታይ ኢኹም እሞ ትብልዎም ። ዲ.መርሃዊ መናፍቃን ማለት’ካ ድዩ ፣ ሽማካ ትረኸብ ኣብ ደንቢ መናፍቃን ትሸኽሎም።
 እኔም እኮ ሰው ነኝ ፀጋዬ ገብረመድኅን
by Conformist » 20 Sep 2012, 10:34 አንጋፋው የህ.ው.ሃ.ት ሰው ስብሀት ነጋ ‹‹መለስ እራሱን ብቻ ሳይሆን ህ.ው.ሃ.ትንም ጭምር ገድሎ ነው የሞተው›› ማለታቸው፡፡
ራእዪ እምበኣር፣ ሓደ ካብቲ ዝዓበየ ክብሪ ወዲ ሰብ ምዃኑ፣ ምህሮ ካብ ግዳም ኣየድልየናን እዩ። ራእዪ ጥራይ ዘይኰኑ ምሂሮምና፣ ንባዕሎም ራእዪ እዮም ነይሮም። እንተዀነ፣ ራእይኦም ሃገር ምምጻእ ጥራይ ኣይነበረን። ብቐንዱ ነታ ዝመጸት ሃገር ምብልጻጋ፤ ምምዕራጋ፤ ሰባ ክሓልፈሉ፣ መሬታ ብኽብረቱ ክነብር ኣካል እቲ ገዚፍ ራእዪ እዩ ነይሩ።
ቅዱስ ኣቦና ር.ሊ.ጳ. ፍራንቸስኮ ከምቲ ልሙድ ዘነግህ ኣብ ሃገረ ቫቲካን ቅድስቲ ማርታ ሕንጻ ኣብ ዝርከብ ቤተ ጸሎት ዘዕርግዎ መስዋዕተ ቅዳሴ ዕለት 20 ሚያዝያ 2015 ዓ.ም. ብምቕጻል ኣብ ናይ ዕለቱ ምንባብ ኣመርኵይዞም፦ ናይ እምነት ሰማዕታት ምስክርነት፣ እምነት ናብ ስልጣን ምቕያር ፈተና ከይንወድቕ ይድግፈና ዝብል ሓሳብ ዘማእከለ ስብከት ከምዝለገሱ ናይ ቅድስቲ መንበር መግለጺ ሓቢሩ።
ሕወሓቶች ገዱ አንዳርጋቸውን አንገቱን ለማስደፋት ዘምተዋል | “ግንቦት 7 ነው… የአንዳርጋቸውን ራዕይ እያስፈጸመ ነው” እያሉ እየወነጀሉት ነው →
የኢንቨስትመንት ፈንድ ኮርፖሬሽኑ በኢትዮጵያ በመስተንግዶና በእርሻ ቢዝነስ መዋእለ ንዋይ ለማፍሰስ ፍላጎት እንዳለውም ተገልጿል።
ቀደም ሲል አባቴ ሁለት ድፍን ነበረው ( ሁለት ወይም ሁለት ጥንድ ላለመጠፍጠር) በመደቡ ውስጥ ጥንቸልን ለማደን.
ለ አንድ ኪንግደም የቁማር ዝርዝር ጦማር BonusSlot.co.uk
ከዚህ በፊት በቤተ ክርስቲያኒቱ የአስተዳደር በደል ደረሰ ተብሎ አቡነ ጳውሎስን ተጠያቂ የሚያደርጉ ከ5 የማያንሱ ጊዜያት በቅዱስ ሲኖዶስ ጉባዔ ከዚህ በፊት ተወስነው ነበር። ነገር ግን ከላይ በጠቀስነው ስልት ተረስተው እንዲቀሩ ተደርጓል። ለምሳሌ በቤተ ክርስቲያኒቱ እየተፈጸመ ያለውን የአስተዳደር በደል እንዲመረምርና መፍትሔ እንዲፈልግ ተቋቁሞ የነበረው አጣሪ ኮሚቴ ሥራውን ሳያከናውን ግራ በሚያጋባ መልኩ እስከ አሁን ተበትኖ የቀረው በሲኖዶሱ በተያዘው ቃለ ጉባኤ ላይ በፓትርያርኩ የተቀመጠው የደበዘዘ የውሳኔ ሀሳብ አቀማመጥ ነው። በወቅቱ በነበረው የውሳኔ ሀሳብ አሻሚ እና ግልጽነት የጎደለው በመሆኑ ከተመረጠበት ዓላማ ውጭ ሲንቀሳቀስ ተገኝቷል ብለው ለማገድ ችለዋል።
ላዕሊ፦ ብ2005 ኣብቲ ኣብ ዎልኪል ዚርከብ ክፍሊ ምጥራዝ። ታሕቲ፦ ብ2013፡ ዎችታወር ፋርምስ፡ ዎልኪል፡ ኒው ዮርክ
ክቡር ዋና ኦዲተሩ በመ/ቤቱ የ2010 በጀት አመት የሂሳብ ኦዲት ከተደረገባቸው 174 ተቋማት ውስጥ 25 መ/ቤቶች ነቀፌታ የሌለባቸው መሆኑን፣ 89 ተቋማት ከጥቂት ጉድለት በስተቀር በአጠቃላይ አጥጋቢ ሆነው መገኘታቸውን፣ 11 ተቋማት የኦዲት አስተያየት ሊሰጥባቸው ያለተቻለ መሆኑን እና 49 ተቋማት የጎላ ችግር ያለባቸው በመሆኑ ተቀባይነት የሚያሳጣ አስተያየት የተሰጣቸው መሆኑን በሪፖርታቸው ጠቅሰዋል፡፡
ሱዳንና ግብፅ በዓባይ ግድብ እርስ በእርስ ግጭት ጀመሩ
ፖርቱጋላዊው የሪያል ማድሪድ ተጫዋች ክርስቲያኖ ሮናልዶ ሰሞኑን ለአምስተኛ ጊዜ የአለማችን ኮከብ ተጫዋች ሽልማትን መውሰዱ ይታወቃል። የ32 አመቱ አጥቂ ከቅርብ ተፎካካሪው ሊዮኔል ሜሲ እኩል መጋራቱ ባሻገር ከሽልማቱ በኋላ የሰጠው አስተያየት አነጋጋሪ አድርጎታል። ‹‹እንደኔ ያለ ተጫዋች ታይቶም አይታወቅ›› ሲል ከዘመናችን ተጫዋቾች ሁሉ እርሱ ልዩ መሆኑን በአንደበቱ መስክሯል።
የራስ ፎቶ ፎቶ አርታዒ: የፒን ተለጣፊዎች እና የካሜራ ማጣሪያዎች
አሁን ባለው ነባራዊ የኢትዮጵያ የፖለቲካ ድርጅቶች እንቅስቃሴ (አቅም በማጣት የተገደበ እንቅስቃሴ) “ሰላማዊ” ትግል ተብሎ የሚጠራ ከሆነ ታሪክ ሰርቶ ያለፈ ታሪክ የማይረሳው የጋንዲ እንቅስቃሴስ ምን ተብሎ ሊጠራ ይሆን? ጎበዝ! ሰላማዊ ትግል አጭር፣ ግልጽና ሁሉም በቀላሉ የሚገባው ግብና ዓላማ ያለው የትግል መስመር ለመሆኑ ማናችንም አንስተውም። ሰላማዊ ትግል፥
በዛን ጊዜ እዛው የነበርን የሽሬ ልጆች ከ45 በላይ ተጋዮች ነበርን እነሃየሎም ኣዲስናቸው እኛ የቆዬን ነባር ታጋዮች ሰማንና ስለ የስብሃት ቡዱን ሴራ እንዲያስታገሱ ለስዩም ለኣግኣዚ ነገርናቸው ሁላችን ከስብሃትና ቡዱኖቹ ተፈጠጥን ሓየሎም በያዘው ስድስት ጥይት የሚጎርስ ኣውቶማቲክ ጠበንጃ ሊያዳፍነው ኣስቦ ነበር ሁላችን ተቆጣን ። ኣቶ ገሰሰው በእግራችን ወደቆ ለመነን ስዩም ኣግኣዚ ሙሴም በዛን ጊዜ ከእሱር ነጥቀን ኣውጥተነው ሰለነበር ከሱሑልና የሰሁል ወንድም ብርሃነ ኣየለ ጋር ግረጭቱ ለጊዜው ፈቱት ።
የካፍ ቻምፒየንስ ሊግ የመጀመርያ የምድብ ጨዋታዎች በዚህ ሳምንት ሲደረጉ በታሪኩ ለመጀመርያ ጊዜ ወደ ምድብ ድልድሉ የገባው ቅዱስ ጊዮርጊስ የአምናው ባለ ድል ማሜሎዲ ሰንዳውንስን ይገጥማል፡፡ የመጀመርያ የምድብ ጨዋታ እንደመሆኑም ሶከር ኢትዮጵያ በሁለቱም ቡድኖች ዙርያ ሰፋ ያለ ዳሰሳ ይዛላችሁ ቀርባለች፡፡
ለእስራኤሉ ኤሌኒቶ ኩባንያ፣ የመንግስትን የቴክኖሎጂ ጥናት አሳልፎ የሰጠው አለመታወቁ አነጋግሯል
የሥላሴ አንድነትና ሶስትነት በሰው ነፍስ ምሳሌ (ኩነት-ከዊን)
← ህዋሃት ጎንደርን የማዳከም እና የማጥፋት እቅዱን ተግባራዊ ለማድረግ እየተንቀሳቀሰ ነው ፤ በቃህ ሊባል ይገባዋል! – እንዳልካቸው ንጉሴ
ከፌደራል መንግስቱና ከአፋር ህዝብ ከፍተኛ የሆነ ግፊት የተደረገባቸውና ስልጣናቸውን እንዲያስረክቡ የተጠየቁት አቶ ስዩም አወል ለሁለት ሳምንት የተዘጋጁበትንና ከደጋፊዎቻቸው ጋር የመከሩበትን ውሳኔ በዛሬው የማዕከላዊ ኮሚቴ አባላት ምርጫ ላይ ተግባራዊ ማድረጋቸውን ነው ለኢሳት የደረሰው መረጃ የሚያመለክተው።
ይህን አስነዋሪና ከሰው ተራ የሚያወጣቸውን ተግባርስ የወጣቶቹ ወላጆች ሳይቀሩ ዓለም ሁሉ በሚመለከተው ሚዲያ ማሳየት ምን የሚሉት ጭካኔ ነው?
ገና አንድ ሙከራን እሄዳለሁ እና ምንም ችግር አልተገኘም, ጫኝው ወደ 64 bits አቃፊዬ ውስጥ ይገባል.
በኢትዮጵያ መንግሥትና IOM በሚል ምሕፃረ-ቃል በሚጠራዉ ዓለም አቀፍ የስደተኞች ጉዳይ ድርጅት አማካይነት ወደ ሐገራቸዉ የተመለሱት ስደተኞች በየመን አቋርጠዉ ወደ ተለያዩ አረብ ሐገራት ለመግባት ያለሙ ነበሩ።
በነበር ፡ ሆኖ ፡ ሳይቀር ፡ ነገሬ
ሲሏቸው (በሦስተኛው ላይ) ‹‹ለአሳጣሪዎችም›› [በቡኻሪ የተዘገበ] አሉ ብለዋል፡፡
የመልካም ወይም ዴሞክራስያዊ አስተዳደር ምንነት በጣም አከራካሪና ሰፋ ያለ ሙግት እሚካሄድበት መስክ እንደሆነ ግንዛቤ ዉስጥ በመክተት ነው በዚህ ንዑስ ርእስ ስር ለዚህ ፅሁፍ ሲባል የተወሰኑ መሰረታዊ ነገሮች ላይ ማተኮር የመረጥኩት። መስተዳድር ወይም አስተዳደር የሚለው ንድፈ ሃሳብ አዲስ ያልሆነና ለተለያዩ ሰዎች የተለያየ ትርጉም የሚሰጥ ነገር ነው። እንደ ናንዳ (Nanda, 2006:
ቴዲ እነዚህ ሁለቱ የተለያዩ ልቦች የተራራቁ በናፍቆት ትዝታ እየተንገበገቡ ያሉ ነፍሶች አንድ ቀን እንደሚገናኙና ያን ቀንም በተስፋ፣ በስስትና በናፍቆት እንደሚያስበው ይነግረናል እንዲህ ሲል፡-
የቲኬት ሽያጭ ግብይት ሂደት ጥያቄ, ከጅምሩ በፊት ደቂቃዎች 5 ድረስ ሊሆን ይችላል ከተመረጠው የውጽአት ጣቢያዎች የመጡ ለማንቀሳቀስ የተመረጠውን ውፅዓት ጣቢያዎች እና ሌሎች ሽያጭ ሰርጦች (ኢንተርኔት, ሞባይል, የጥሪ ማዕከል, ወዘተ) ከጅምሩ ጊዜ ለማንቀሳቀስ 15 ደቂቃዎች ድረስ ቢሮ ጊዜ.
ካታካታ - ሜኪዲዬኮ - - የተሰበሰቡትን ተሽከርካሪዎች ግዥ በጥቅም ላይ ማዋል,
ደረቅ ቆሻሻን ወደ ሐብትነት ለሚቀይሩት ግንባታዎች የአማካሪና ቴክኖሎጂ መረጣ እየተካሄደ ነው ተባለ፡፡ (ምስክር አወል)
አንድ ሰው ሌላ የመዋኛ ገንዳ የመቀበያ አገልግሎቶችን መደሰት ይችላል.
በውድድር ዘመኑ አርሰናል 3ተኛ ደረጃን ይዞ እንዲያጠናቅቅ ቫንፔርሲ መርዳት ችሏል።
እስቲ በመጀመሪያ ቅናት ምን ማለት እንደሆነ እንመልከት። ሰዎች አንድን ልጅ ጥሩ፣ ቆንጆ ወይም ጎበዝ እያሉ ሲያሞግሱት በመስማትህ በልጁ ላይ የጥላቻ ስሜት አድሮብህ ያውቃል? *— ከሆነ በልጁ ቀንተሃል ማለት ነው።
ኅዳር 15 ቀን - የ«ድንቅ ነሽ» አጽም በአፋር ክልል ውስጥ ተገኘ።
ተጨማሪ ይወቁ? የዚህ ሰነድ ፀሃፊ የዚህ በጣም ትልቅ ርዕሰ-ጉዳይ ነው forums በርቷል ለወደፊቱ መኪና ብዙ ጊዜ ይከራከራል
የአፍሪካ ልማት ባንክ ም/ፕሬዚዳንት፤ የግል፣ የመሰረተ ልማትና የኢንዱስትሪ ዘርፍ ኃላፊ ሚ/ር ፒየር ጉስሌይን፣ በኢትዮጵያ ለ3 ቀን ያደረጉትን ጉብኝት አስመልክተው ባለፈው ማክሰኞ በራዲሰን ብሉ ሆቴል በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ፣ ከመንግሥት ከፍተኛ ባለሥልጣናት፣ ከገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት፣ ከኢንዱስትሪና ከንግድ ሚኒስትሮች ጋር፣ እንዲሁም የግል ዘርፉን ጨምሮ ከሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት ጋር ያደረጉት ውይይት ፍሬያማ እንደነበር ገልጸዋል፡፡
እሞ ኽቡራት ኣንበብቲ፡ብዛዕባ የማነ ኮነ ብዛዕባ ገብረጻድቕ ስፍሕ ዝበለ ትሕዝቶ ዝለዎ ጽሑፋት ካልእ ግዜ ከቕርብ እየ።ኣብ ዋንነት ዕሙቆት ዘለዎ ኣፍልጦን ጭብጥን መርትዖን ዘለኩም ተሃሊኩም፡ ነዚ ጉዳይ መዕረፊ ክግብረሉ እትስፎ።
የሆነ ሰው ጩኸት! አሁን, ከፍ ከፍ አድርግ! (የተጠናቀቀ)
ነገሮችን ቀለል ማድረግ የስኬታማ ስራ ፈጣሪዎች መገለጫ ነው፡፡ የቀን ተቀን ህይወታቸውን በቀላል መንገድ መምራት እንዳለባቸው ጠንቅቀው ያውቃሉ፡፡ ቀለል ያለ ህይወት መምራት መቻል የስራን ጫናን ከመቀነስ ባሻገር ሀላፊነትን በአግባቡ ለመወጣት ያግዛል፡፡ ስኬታማ ስራ ፈጣሪዎች ምንም አይነት ጭንቀት ሳያድርባቸው የምኞታቸውን ውጤት የማየት ከፍተኛ ጉጉት አላቸው በዚህም ምክንያት በዙሪያቸው ላሉ ነገሮች ገደብ ያስቀምጣሉ፡፡ የሚያስጨንቃቸው ሰለሠዎች ሳይሆን ከፍተኛ ጥራት ያለውን ስራ መስራት መቻላቸው ነው፡፡ የሚያስቀምጡት ገደብ የሚሰጣቸው ጥቅም ለህይወታቸው ወኪል ማግኘትን፣ የስራ ጫናን ለመቀነስ እና ስራቸውን በቅልጥፍናና በውጤት እንዲያከናውኑ ያደርጋል፡፡
17 አሁንም፥ ወንድሞቼ ሆይ፥ እናንተ እንደ አለቆቻችሁ ደግሞ ባለማወቅ እንዳደረጋችሁት አውቄአለሁ፤
ወደ ስልክ ካዚኖ መግቢያ! አሁን ይቀላቀሉ እና £ 5 ነጻ ምንም ተቀማጭ ሞባይል ካዚኖ ጉርሻ ያግኙ.
“ክርስቶስ በሥጋው ፍጡር ነው” ያሉት ‘አባ’ መዓዛ ክርስቶስ በየነ: ክህነታቸው ተያዘ፤...
በደቡብ ሱዳንዋ መዲና ትናንት ሰኞ ሊካሄድ ታቅዶ የነበረው የምስራቅ ኣፍሪካ ሀገሮች የልማት በይነ መንግሥታት ባለስልጣን ኢጋድ መሪዎች ጉባዔ ለሌላ ጊዜ ተላልፉዋል።
በ ምርጥ ምንም ተቀማጭ ገንዘብ ቁማር ማስተዋወቂያዎች www.casino.strictlyslots.eu/
የወደፊቷ ተስፋችን ከሁሉ በላይ የተንፀባረቀው ኢኮኖሚን ​​ከአካባቢያዊ ጥበቃ እና ማህበራዊ ኅብረት ጋር ለማጣጣም ችሎታችን ነው. ዜሮ-ዜሮ መሳል በሚል ስሜት አይደለም, ግን ሁሉን ተጠቃሚ የሚያደርግ ሁኔታ. ይህ በተባበሩት መንግስታት የአየር ንብረት እና ልማት ኮንፈረንሱ ውስጥ በኒውዮክስ ውስጥ በተደረገ ዝግጅት ከተደራጀ በኋላ የመጣው ራዕይ ነው.
ናብ ዘመነ ነቢያት እንተ ተሳገርና ድማ፡ እዚ ናይ ድኅነት ተስፋ እዚ ዝያዳ ጐሊሑ ይርከብ። ኢሳይያስ ነቢይ እቲ ደጋጊሙ ብግልጺ ብዛዕባ ምምጻእ እቲ ቅቡእ ኣምላኽ፡፣ ማለት ምምጻእ ክርስቶስ ወይ መሲሕ፣ ዝተነበየ እዩ ክንብል ንኽእል። ንጉሥ እስራኤልን እቶም መሳርሕቱን ተደናጊሮምን ተስፋ ኣብ ምቚራጽ በጺሖምን ኣብ ዝነበሩሉ እዋን “እግዚኣብሔር ባዕሉ ትእምርቲ ኪህበኩም እዩ፣ እንሆ ድንግል ክትጠንስ ወዲ ከኣ ክትወልድ ኣያ፣ ስሙውን ኣማኑኤል ኢላ ክትሰምዮ እያ”(ኢሳ 7፡14) ይብሎም። ቀጺሉ ከኣ እቲ ክውለድ ዝነበሮ ሕጻን ከመይ ዝበለ ከምዝኸውን ይገልጽ። “ሕጻን ተወሊዱልና፡ ወዲ ተዋሂቡና እዩ፣ ንሱ ከኣ ገዛኢና ኪኸውን እዩ። ንሱ ግሩም መኻሪ፣ ብርቱዕ ኣምላኽ፡ ዘለዓለማዊ ኣቦ፣ መስፍን ሰላም፣ ተባሂሉ ኪጽዋዕ እዩ። ግዝኣት መንግሥቱ እናዓበየ ኪኸይድ እዩ፣ ብዘመን መንግሥቱ ድማ ኲሉ ጊዜ ሰላም ኪኸውን ኣዩ። ኣብ ዙፋን ንጉሥ ዳዊት ኮይኑ ኪገዝእ እዩ፣ ካብ ሕጂ ንዘለዓለም ብሓቅን ብፍትሕን ኪገዝእ እዩ። እግዚኣብሔር ጐይታ ሠራዊት ነዚ ኪገብሮ መዲቡ ኣሎ ኢሳ 9፡6-7)ይብል። ኣቦታትና ኣብዚ ትንቢት እዚ ተመርኲሶም፡ ኣብ ዋዜማ ናይ በዓል ሆሳዕና፡ “ወበልዋ ለወለተ ጽዮን፣ ነዋ ንጉሥኪ ጻድቅ ወየዋህ፡ ዕሴቱ ምስሌሁ ወምግባሩ ቅድመ ገጹ ወይከውን ሰላመ በመዋዕሊሁ”፣ ንጓል ጽዮን፡ እቲ ህያቡ ምስኡ፣ ስራሑ ከኣ ኣብ ቅድሚኡ ዝሓዘ፣ ጻድቕን የዋህን ንጉሥኪ እንሆ ኣብ ዘመኑ ከኣ ሰላም ኪኸውን እዩ በልዋ (ሰላም ዋዜማ ዘሆሳዕና) እናበሉ ዘቕርብዎ ሰላምታ፣ መድኃኔ ዓለም ክመጽእ ከሎ ጥራይ ኢዱ ከምዘይመጽእ፣ አረ እኳ ደኣ ህያባቱ ብብዝኂ ሒዙ ከምዝመጽእ ነቶም ዝቕበልዎ ከኣ ለጋስ ከምዝኾነ ዘረድኣና እዩ። እዚ ከኣ ብዘይ ዝኾነ ሌላን ጒሌላን ንኲሉ ዓለም ዝኸውን ብሥራት እዩ። ዳንኤል ነቢይ እውን “ለይቲ ብራእይ ክጥምት ከሎኹ እንሆ ወዲ ሰብ ዝመስል ብደመና ሰማይ ይመጽእ ነበረ። ናብቲ ካብ ዘለዓለም ዚነብር ዝነበረ ድማ በጽሐ፣ ናብ ቅድሚኡውን ኣቕረብዎ። ኲላቶም ኣሕዛብን ወገናትን በበይኑ ዓይነት ቋንቋታት ዚዛረቡን ኬገልግልዎስ፣ ግዝኣትን ክብርን መንግሥትን ተዋህቦ። ግዝኣቱ ዘይኃልፍ ዘለዓለማዊ ግዝኣት እዩ። መንግሥቱውን ከቶ ኣይክትጠፍእን እያ” (ዳንኤል 7፡ 13-14.27) ይብለና። ሚልክያስ ነቢይ ከኣ ብዛዕባ ምምጻእ “ጸያሔ ፍኖት” ወይ ጸራግ መገዲ ቅዱስ ዮሓንስ መጥምቕን፣ እቲ ንዓለም ናይ ድኅነት ብሥራት ከበሥር ዝመጽእ ወዲ ኣምላኽ፣ “እግዚኣብሔር ጐይታ ሠራዊት ‘እንሆ ኣነ ልኡኸይ እልእኽ ኣሎኹ፣ ንሱ ቀቅድመይ መንገዲ ኪጸርግ እዩ። ብኡብኡ ከኣ እቲ እትደልዩዎ ጐይታ ናብ መቕደሱ ኪመጽእ እዩ። እቲ እትናፍቕዎ መልኣኽ ኪዳነይ ከበሥር እንሆ ይመጽእ ኣሎ’ ይብል ኣሎ” (ሚል 3፡1) እናበለ ነቲ ወትሩ ንኣና ከድኅነናን፡ ክምሕረናን፡ ከተዓርቕናን፡ ዝመጽእ ጐይታ ብእምነት ብፍቕሪ ክንቅበሎ ድልዋት ክንከውን ከምዘሎና የረድኣና።
እስቲ ከዚሁ የሰው አፈጣጠር ጋር የሚያያዙ አንዳንድ ሐሳቦችን እንመልከት።
በዚህ ምክንያት የሶማሌ ክልል ህዝብ የአማራ ህዝብ ከሌሎች ህዝቦች በተለየ በጥላቻ ሲመለከተው መቆየቱን አቶ ሙስጠፌ አመልክተዋል።
2 ገሊኦም ሰባት ኣብ ህይወቶም ዓብዪ ጌጋ ገይሮም፡ ሕሉፍ ሓሊፎም እውን ከቢድ ሓጢኣት ፈጺሞም እዮም። ገሊኣቶም ከኣ ዝዀነ ይኹን ጌጋ እኳ እንተ ዘይገበሩ፡ እቲ ኣብ ህይወቶም ዝገበርዎ ምርጫ ዝበለጸ እንተ ነይሩ ይጠራጠሩ እዮም። ገሊኦም ሰባት ነቲ ዝሓለፈ ረሲዖም፡ ህይወቶም ኪቕጽሉ ኽኢሎም እዮም። ገሊኣቶም ግና፡ ወትሩ ብዛዕባ እቲ ዝሓለፈ እናሓሰቡ፡ ‘ከምዚ ወይ ከምቲ እንተ ዝገብር ነይረ’ ኢሎም ይሳቐዩ። (መዝ. 51:3) ንስኻኸ ኻበየኖት ኢኻ፧ እንተ ወሓደ ኻብዛ መዓልቲ እዚኣ ጀሚርካ ንኣምላኽ ከይተጠዓስካ ኸተገልግሎ ትደሊዶ፧ ኣብዚ መዳይ እዚ ኽንቀድሖ እንኽእል ናይ ሓቂ ኣብነት ኣሎዶ፧ እወ ኣሎ፣ ንሱ ኸኣ ሃዋርያ ጳውሎስ እዩ።
የባህር ማዶ ኩባንያዎችን ማቋቋም, ወይም ከባህር ማዶ ጋር ማካተት ማለት አገር መምረጥ ያስፈልግዎታል ማለት ነው. እያንዳንድ ስልጣን ለዓለም አቀፉ ተገልጋዮች ትንሽ ለየት ያለ ዋጋ ያለው ሃሳብ እና ጥቅማጥቅሞች ይለያያሉ. ከሽርያው ኩባንያ ውክልና የተወሰኑ ጥቅሞች እነኚሁና:
የኢትዮጵያ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን ያዋረዱን የቤተ ክርስቲያኗን ህገ ደንብ እና ቀኖናውን የለወጡ እና ያፈረሱ ፣ ለስጋቸው ያደሩ:
ከ1983-1991 ዓ.ም ከጀማሪ እስከ ከፍተኛ ኢኮኖሚስት በቀድሞ የኢኮኖሚ ልማትና ትብብር ሚኒስቴር፣
ኣብዚ ቀረባ እዋን ካብቲ ወርቂ ዝርከብ እቶት ብርክት ክብል ኣብ ዝጀመረሉ እዋን መጀመርያ ገለ ሓለፍቲ ምምሕዳራት ነቶም ልምዳውያን ዓደንቲ ጉቦ ክሓቱ ምጅማሮም ጸኒሖም ድማ ብወግዒ ስልዒት ጌሮም ከኽፍልዎም ምጽነሖም ሓቢሮም። ቅድሚ ሕጂ ወይዘሪት ጽገረዳ እትበሃል ብሽርክነት ጀነራል ፍሊጶስ ናብ ዱበይ ከተውጸኦ ከላ እተታሕዘ 36 ጥረ ወርቂ፤ ካብ ከምዚኦም ዝኣመሰሉ ድኻ ዜጋታት ዝህገር እሞ ናብ ቤት ጽሕፈት ጀነራል ፍሊጶስ ዝለኣክ ሙኻኑ እቶም ምንጭታት ናብ ሬድዮ መድረኽ እብ ዝለኣኽዎ ጸብጻብ ሓቢሮም።
ሪችሞንድ አዶንጎ ብርቱካናማዎቹን ተቀላቀለ – Soccer Ethiopia
1939 የፓን አሜሪካን የአየር: L'ዘመን d'ወይም ደ Hydravion sous የበረራ አስመሳይ / የውሃ አውሮፕላን ወርቃማ ዘመን 18-06-2016 ዘይቤዎች: 10464
የካህናት አለቆቹ ጲላጦስ በኢየሱስ ላይ የሞት ፍርድ እንዲበይን ያደረጉት እንዴት ነው?
ጥያቄ፤- በቅርቡ እርሰዎ በመሩት የስልጠና መድረክ የአማራን ህዝብ ዝቅ የሚያደርጉ አገላለጾች ተሰንዝሯል በሚል አንዳንድ ወገኖች ጥያቄ ያነሳሉ። ለመሆኑ የስልጠናው ተሳታፊዎች ማንነት፣ የስልጠናው ርዕሰ ጉዳይና ዋና ዋና ጭብጦች ምን ምን ነበሩ?
መንግሥት እና ኦነግን ለማስታረቅ ወደ ምዕራብ ኦሮሚያ ከሄዱ የእርቅ ኮሚቴ አባላት መካከል ቢያስ ሶስት አባላት ታፍነው መወሰዳቸው ተነገረ።
እገዳ መንእሰያት ንከይመሃሩን ናጻ ዜጋታት ኮይኖም ከይሰረሑ ብስም ገደብ ዘይብሉ ሃገራዊ ኣገልግሎት ተጸሚዶም
ምልክት መደረግ አለበት: Kingroot Spotify ዋና ያውርዱ
በዚህ ርእሰ ጉዳይና በሌሎች ርእሶች እህታችን ጆይስ በመላው አለም በሚደረጉ የጀማ ወንጌሎችና ሴሚናሮች ላይ እየተገኘች ታገለግላለች:: በአሁኑ ሠዓት እህታችን ጆይስ ከውድ ባለቤቷ ከዴቭ ጋር በቁጥር አራት ከሆኑት ውድ ለጆቻቸው ጋር አሜሪካ ምድር በሚዚዮሪ ግዛት በቅዱስ ሉይስ ከተማ ይኖራሉ፡፡
እንደ ወይንሸት ያለ የሕይወት አጋጣሚ የደረሰባቸው የአባትና የእናት ወግ ለማየት የሚናፍቁ ጥንዶች አሉ። ቀዳዳና ክፍተቴን ይሞላል ያሉት የልጅ ጣዕም በየቤትና በየልባቸው እንዲገባ አልታደልንም ያሉ ሰዎች፣ በአንጻሩ የልጅን ጻጋ ታድለው ለማሳደግ የተቸገሩ ወይም በሌላ ምክንያት ስጦታቸውን ለመተው በተገደዱ ሰዎች ይደፈናል። ውሉና ቅብብሉም በእነዚህ ወገኖች መካከል ይደረጋል።
በቅዱስ አትናቴዎስ ሐዋርያዊ እና በአርዮስ መካከል የነበረው ክርክር ዋና ጭብጥም ይኸው የሰውን ልጅ የሚያድነው መድኃኒት ማንነት ጉዳይ ነበር፡፡ አርዮስ የኢየሱስ ክርስቶስን የባሕርይ አምላክነት ቢክድም አዳኝነቱን (መድኃኒት ነው ማለትን) ግን እቀበላለሁ ባይ ነበር፡፡ ቅዱስ አትናቴዎስ አርዮስን ሲሞግት ኢየሱስ ክርስቶስ የባሕርይ አምላክ (እግዚአብሔር) ካልሆነና "ፍጡር" ከሆነ፣ ፍጡር ፍጡርን ሊያድነው ስለማይችል የሰው ልጅ አልዳነም ማለት ነዋ! ይላል፡፡ የሰው ልጅ ካልዳነ ደግሞ የክርስትና ሃይማኖት ትርጉም የለውም ማለት ነው፡፡ ምክንያቱም የክርስትና ሃይማኖት የመዳን ሃይማኖት ነውና፡፡
ገንዘቡን ከቀጠር በጎ አድራጊ ድርጅት ተቀብሎ ለለሸዋዬ የሚሰጠዉ ግን የሞልታ መንግሥት ወይም መንግሥት የወከለዉ ግለሰብ ነዉ።ይሕ ለምን እንደሆነ ወይም ረጂዉ ድርጅት በቀጥታ ለተረጂዋ ለምን እንደማይሰጥ ጠበቃዉም-ሸዋዬም አያዉቁም።በዚሕም ብሎ በዚያ ሸዋዬ እና ወድሟ እንዳሉት ከወር ከወር እወር የሚያደርሳቸዉ ገንዘብ አያገኙም።
አዎ ፣ ከዚያ ለስራ ፍላጎቶች ፣ ለችግር ሁኔታዎች እና ለጤንነት ምክንያቶች ብቻ መንቀሳቀስ እንደሚችሉ ተገንዝበዋል ፡፡
ተያይዘን, ተደጋግፈን በአንድ ላይ ሁላችንም አብረን!!!
ካርዲናል ፓሮሊን፣ አውሮጳን መልሶ መገንባት የሚቻለው የወንጌል እሴቶችን ሳይዘነጉ እንደሆነ አሳሰቡ። - የቫቲካን ዜና
በዚህ ውል የተናደደ አንድ ኢትዮጵያዊ መጋቢት 8 ቀን 1919 ዓ.ም. በወጣው ብርሃንና ሰላም ጋዜጣ ላይ ፋሺስትና ኢትዮጵያ በሚል ርዕስ "... ሙሶሎኒ አይኑን ከጣለባቸው አገሮች አንዱ ኢትዮጵያ ነው. እንግሊዞች ከሙሶሎን ጋር ሲዋዋሉ እነሱ በጣና ባህር ሊያዙበት፤ ሙሶሎኒ ምጥዋ አንስቶ ትግሬን፤ ጎንደርን አድርጎ አዲስ አበባን ወደ ምስራቅ እየተወ እስከ ህንድ ውቅያኖስ የምድር ባቡር ሊሰራ፤ ለዚህም ስራቸው ሁለቱም ሁሉ የኢትዮጵያን መንግስት ፍቃድ ሊለምኑ በዚህ እርዳኝ እረዳሃለሁ ተባብለዋል ..." በማት ሰፊ ሐተታ ፃፈ። ይህ ሐተታ በተፃፈበት ጊዜ የኢጣልያ መስፍን ወደ አዲስ አበባ የሚመጣበት ጊዜ ተቃርቦ ስለነበረ መጋቢት 15 ቀን 1919 ዓ.ም. የወጣው ያው ብርሃንና ሰላም ጋዜጣ "ስለዱክ አብሩስ ወደ ኢትዮጵያ መምጣት" በሚል ርዕስ ተነስቶ የመስፍኑን መምጣት ካተተ በሁአላ "... ይህም አደራረግ የሁለቱን መንግሥታት ወዳጅነት የምያሰፋና የሚያፀና መሆኑን ያስረዳል። በዚህም መካከል አንድ ሰው መጋቢት 8 ቀን በብርሃንና ሰላም አንድ የጋዜጣ ቃል አሳትሞ ስላወጣ የወጣውን ጋዜጣ የሚያነቡ አንዳንድ ሰዎች ይህ ጋዜጣ የተፃፈበት ምክንያት ሳይገባቸው ቀርቶ ተቸግረው ነበር። ነገር ግን ይህን ጋዜጣ ያሳተመው ሰው ለሀገሩ እንግዳ መሆኑንና የመንግስት ሰራተኛ አለመሆኑን ... የራሱን ሃሳብ ፅፎ ስላሳተመ ነው እንጂ የሚበልጠው ቃል ከውጭ አገር ጋዜጣ የተገለበጠ ነው. ... አልጋ ወራሽ ተፈሪ መኮንን ለጊዜው የማያስፈልግ መስሎ ስለታያቸው፣ የፃፈው ሰውና ያሳተመው የብርሃንና ሰላም ዲሬክተር መቀጫ እንዲከፍሉ አዘዋል ሲሉ ሰምተናል። ስለዚህ መጋቢት 8 የወጣው ጋዜጣ እንደቁምነገር አለመቆጠሩን የብርሃንና ሰላም አንባቢዎች ሁሉ ሳያውቁት አይቀሩም" በማለት ማስተባበያ አወጣ። በሱማሌ የጥጥ እርሻ ያላቸው የኢጣልያኑን ልዑል ወደ ኢትዮጵያ መምጣት ምክንያት ሆኖ የወጣ መግለጫ እንጂ ነገሩ ትክክለኛ ነው. አልጋ ወራሹ ቀጡ የሚለውም ለይስሙላ ነበር።
ጎብኚዎችን, ደንበኞችን, ከተለያዩ ቦታዎች የመጡ እድሎችን ያቀናብሩ.
በኮቪድ19 ምክንያት የሚደርስ ጉዳትን እንደማይሸፍኑ ኢንሹራንስ ኩባንያዎች አረጋገጡ
መሪ ሎኸን ለመክፈት በ 13 * ውስጥ የሚከተሉት ቁምፊዎች 7 የሚከተሉት ያስፈልጋሉ:
ዋልያዎቹ ለ30ኛው የአፍሪካ ዋንጫ የማለፍ እድላቸውን ያሳካሉ!?
ፍጹም ንጽህና በጎደለው አነስተኛ ክፍል ዶክተርና ጠበቃ እንዳያገኙ ተደርገው የታሰሩት አንዳርጋቸው ራሳቸውን እንዳያጠፉ መሰጋቱንም ጋዜጣው አስነብቧል፡፡
ፎቶግራፎች የማይደግፉ እና ከፍተኛ ጥራት ያላቸው ምስሎች ውሂብን ማውጣት የማይችሉ ሁለት የድር የማላገጫ ሶፍትዌሮች እና መሳሪያዎች አሉ. ነገር ግን ሞዛላዝ ከምስል, ቪዲዮዎች, እና ኦዲዮዎች መረጃን የሚያወጣ ብቸኛ የድርቀት እቃ እና ለንግድ አላማዎች በመሣሪያዎ ላይ ያስቀምጠዋል.
ተገቢ የሥነምግባር እና መወሰን ጋር, አማካሪዎች ያላቸውን ሙያዎች ውስጥ መጀመሪያ የሙያ እድገት ሊያጋጥማቸው ይችላል.
ዋለልኝ መኮንንን ጨምሮ የቀድሞ ተማሪወች ፊዳ ከሆኑላቸው ሦስት መሰረታዊ የፖለቲካ ጥያቄወች “የብሔር ትግል ጥያቄ” አንዱ ነው፡፡ “መሬት ላራሹ” እና “የዜጎች ሰብዓዊና ዴሞክራሲያዊ መብቶች ይከበሩ” የሚሉ ሁለቱ የፖለቲካ ጥያቄወች የገዥ መደቦቹ ባህርይ በፈቀደው ልክ ተስተናግደዋል፡፡ “መሬት ላራሹ” የሚለው ጥያቄ በደርግ ዘመን መሬት ለአርሶ አደሩ እንዲከፋፈል በመደረጉ ምላሽ አግኝቷል፡፡
በዚህ የስደተኞች መጠለያ ጣቢያ ውስጥ ከተለያዩ ሃገራት የመጡ ከ200 ሺህ በላይ ስደተኞች ይኖራሉ።
እንዲሉ ባሰረጋቸው መነኮሳቱ በኩል ጳጳሳት ሆነው ስለተገኙ ብቻ ቤተ
«ይህ ገጽ ከእንግሊዝኛው በቀጥታ የተቀዳ ነው። ቀስ በቀስ ይተረጎማል በማለት ነው።»
በለካ ለኽዓካ ኮይኑ ስራሕና ሃገርና ክንዲ ነዐሪ
እጅግ የበዙና ቅጥራቸው ከአላህ ሌላ ማንም ሊያውቅ እንደማይችል ማመን፡፡ አላህ እንዲህ ብሏል
በድር ላይ ያገኟቸውን አድራሻዎች ለምሳሌ በወር አንድ ጊዜ (አይሆንም) ያድርጉ. ሁሉም ሰው ሊያውቀው ይገባል (ቴሌቪዥን, የአካባቢ ጋዜጦች, ማህበራት ... ጓደኞች ...)
ከአራት አመታት በፊት ሳዑዲ አረቢያ «ሕገ-ወጥ» ያለቻቸውን የውጭ አገር ሰዎች ስታባርር ኢትዮጵያውያንን ያስቆጣ በደል ተፈጸመ። ያኔ ከሳዑዲ አረቢያ ወደ አገራቸው የተጠረዙ ኢትዮጵያውያን አዲስ አበባ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ በእስር ቤት በቂ ምግብ አለማግኘታቸውን፤ድብደባ እና እንግልት እንደገጠማቸው ተናግረዋል። ኢትዮጵያውያኑ ራሳቸውን ለመጠበቅ ከሳዑዲ አረቢያ የጸጥታ ኃይሎች ጋር እስከ መጋጨትም ደርሰው ነበር። በድርጊቱ የተቆጡ ኢትዮጵያውያን አዲስ አበባ በሚገኘው የሳዑዲ አረቢያ ኤምባሲ የተቃውሞ ሰልፍ እስከማድረግም ደርሰዋል።
35ኛው አጠቃላይ ሰበካ ጉባኤ ተጠናቀቀ፤ በተለያዩ አካባቢዎች ሕይወታቸውን ላጡ ወገኖች ኹሉ ሐዘኑን ገለጠ፤ ለቤተሰቦቻቸውም መጽናናትን ተመኘ haratewahido.wordpress.com/2016/10/21/35%… https://t.co/HQwBrVB3PF 15 hours ago
More in this category: « የስፖርት አድማስ የታሪክ ማስታወሻ የዋልያዎቹ ዝነኛ ድል በአፍሪካ ዋንጫ የምድብ ማጣርያ »
አዲስ አበባ፣ መስከረም 3፣ 2010 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ዩኒቨርሲቲ ገብቶ መማር ለወጣት ተማሪዎች አስደሳቹ የህይወት ክፍል ነው።
የጨዋታ ለውጥ አካላት እንዲሁም ቡዝ Cashiers ኢዮብ መግለጫ / ተግባራት እና ኃላፊነት አብነት – JobDescriptionSample
ማናቸውንም መዝገቦችና የሒሳብ ሰነዶች የመጨረሻው ጽሕፈት ከተጻፈባቸው ቀን ጀምሮ ወይም ሰነዶቹ ከተጻፉበት ቀን አንሥቶ ወደፊት ዐሥር ዓመት ድረስ ጠብቆ ማኖር ይገባል።
መኳንንትም የመጨረሻ elegy: HTC One M8 ሙሉ በሙሉ ተሻሽሏል
በአዲስ አበባው ጥቃት ደግሞ በሥራ ላይ የነበሩና በጡረታ የተገለሉ ከፍተኛ ወታደራዊ መኮንኖች ተገድለዋል።
Home \ Uncategorized \ የእኔና አየርመንገዳችን ክርክር – የኢ-ፍትሓዊነት ማሳያ?!_(በአቤል ዋበላ)
እዚ ኪኸውን ከሎ፡ ሓደ ሰብ ነቶም መራሕቲ ሃይማኖት መጾም። እቲ ዜገርም ከኣ፡ ሓደ ኻብ ሃዋርያት የሱስ ዝነበረ ይሁዳ ኣስቆሮታዊ እዩ ነይሩ። ንሱ ንጐይታኡ ኣሕሊፉ ምእንቲ ኺህቦ፡ ሰይጣን ሓሳብ ዘሪኡሉ ነይሩ እዩ። “ንዕኡ ኣሕሊፈ ኽህበኩምሲ፡ እንታይ ትህቡኒ፧” በሎም። (ማቴዎስ 26:15) ደስ ኢልዎም ከኣ፡ “ገንዘብ ብሩር ኪህብዎ ተሰማምዑ።” (ሉቃስ 22:5) ክንደይ እዮም ኪህብዎ ተሰማሚዖም፧ 30 ብሩር ኪህብዎ እዮም ተሰማሚዖም። ዋጋ ባርያ 30 ሲቃል ምንባሩ ኸነስተብህለሉ ይግባእ። (ዘጸኣት 21:32) እቶም መራሕቲ ሃይማኖት ከኣ ንየሱስ ዘለዎም ንዕቀት ወይ ኣትሒቶም ከም ዚርእይዎ በዚ እዮም ኣርእዮም። ይሁዳ ኸኣ፡ “ህዝቢ ኣብ ዘይብሉ ኣሕሊፉ ኺህቦ . . . ምሹእ ኣጋጣሚ ይደሊ ነበረ።”—ሉቃስ 22:6።