text
stringlengths
21
1.61k
ኣቑርደት ርዒማቶ ዘላ ስም ካብ ቀዳሞት ተቐማጦኣ ዝተዋህባ ኾይኑ ፣ ኣይ መጀመርታ ስማ “ኣውተት” ዝብል’ዩ ኔሩ። ብቋንቋ ሕዳርብ ድማ፣ “ቦታ መዓር” ማለት እዩ። ኣብዚ እዋን’ዚ እቲ ስም ኣብ ከባቢ መቓብር ሰማእታት ሰንበት ጸላም ተቀቢሮምሉ ዘለዉ ተወሲኑ ተሪፉ። ብቐንዱ ኣቑርደት መጽውዒ ስማ ካበይ ከም ዝነቐለ ብኣፈ ታሪኽ ክልተ መግለጺ ኣሎ።
9. ኢኮኖሚ በሁሉም ሰብአዊ ማህበረሰብ ውስጥ ማዕከላዊ ሚና ይጫወታል
ካልእ ፡ ጎይታ ፡ ነይብለይ ፡ ዝፋንካ’ዩ ፡ ልበይ
ጫፍ 10 ምክንያቶች ለምን "RSS Autoresponders" አንድ ፈቃድ የኢሜይል ገበያ ምርጥ ጓደኛ መሆን ነው
በኢትዮጵያው ሶማሊ ክልል ከ1ሺሕ 5መቶ በላይ የሚሆኑ እስረኞች እንደተፈቱ የመንግሥት ባለሥልጣኖች በማኅበራዊ ሚድያ መግለፃቸውን ሮይተርስ የዜና አግልግሎት ዘግቧል።
እኔ በታላቅ ምሽት ክለቦች በእነርሱ ውስጥ የዱር አይደለም ውጭ ማድረግ, እኔ ለዘላለም አግኝቷል
በእኛ ትውፊት (28.39 KIO) ላይ ታይቷል 1214 ጊዜ ምንም ችግር አላየሁም ፡፡
“በተለምዶ አስፋ ወሰን ወይም አራተኛ ፖሊስ ጣቢያ ያሉ አክሲዮን ማህበራት ሙሉ ለሙሉ አዲሱን የገቢ ግምት በማስመልከት ዘግተዋል፡፡ እኛ ግምታቸን ባይሰጠንም የተሰጣቸው ሰዎች እኛ ጋር መጥተው መገበያየት ስላልቻሉ ስራችንም ስለተበላሸ በዚያ ምክንያት ነው የዘጋነው ብለዋል፡፡ አስገድደው ለማስከፈት ሞክረው ነበር ያም የተሳካላቸው አይመስለኝም፡፡ የቀበሌ ሱቆች ግን እናሽጋለን ብለው በማስፈራራት የተወሰኑ ሱቆች ተከፍተዋል” ይላሉ፡፡
በአዲሱ ነዳጅ ይህን ችግር አጋጥሞናል? ምክንያቱም በውሃ ተንክ ውስጥ ከኦክሲጅን የበለጠ ሃይኦጂን አለ ... (ምንም እንኳን የተፈጠረው ነዳጅ በአብዛኛው በውቅያኖስ ውስጥ የነበረው የነዳጅ ጭማቂ ቢሆንም)
ጽሁፎቹ በየሳምንቱ ለሦስት ሳምንታት መድሃኒት መውሰድዎን ለማስታወስ ይረዳዎ ዘንድ በሳምንቱ ቀናት ውስጥ በተዘጋጁ የቀን መቁጠሪያ ጥቅሎች ውስጥ ይመጣሉ. ክትባቱን በትክክል ካጠገብዎ በኋላ በእርግዝናዎ ወቅት በእርግዝናዎ ይጠበቃሉ, የሚቀጥለውን መያዣውን በጊዜዎ ይጀምሩ እና ሌላ ምንም ዓይነት ያልተከሰተ ነገር የለም (ለምሳሌ ህመም, ተቅማጥ, ወይም ሌላ መውሰድ መድሃኒቶች - ከታች ይመልከቱ).
ከሴኔጎል፥ ከጋምቢያ፥ ከጋናና ከናይጄሪያ የሚነሱት አብዛኞቹ የምዕራብ አፍሪካ ፍልሰተኞች በሺሆች ኪሎ ሜትሮች የሚለካ ርቀት ሁለት ሣምንታት ያህል ተጉዘው በማሊወይም በኒዠር አድርገው ሳብሃ እምትባለው የሊቢያ ግዛት ይደርሱና ከዚያም ወደ ትሪፖሊ ያቀናሉ። ጉዞው አንዳንዴ ዓመታትም ሊወስድባቸው ይችላል።
አንዳንድ የውይይቱ ተሳታፊዎች ህገ ወጥ ድርጊቶችን በማውገዝ ሃላፊነታቸውን እንደሚወጡ የገለፁ ሲሆን በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ የተለያዩ ጥያቄዎችን አንስተው በክቡር ሚኒስትሩ ማብራሪያ ተሰጥቶባቸዋል፡፡
ነገር ግን የእኔ PC ላይ መጫን አይችሉም.
ይሄ መልካም ያልሆነ መጥፎ ድርጅት ምሳሌ ነው.
እቲ ወፍሪ፡ ሎሚ ዓመት ንሓሙሻይ ግዜኡ ዝተኻየደ ኮይኑ፡ ሞያውያን ተመኲሮታት ዝተለዋወጡሉ ኣገዳሲ መደብ ምዃኑ’ውን ሓቢሩ። ኣብ ጨንፈር ሚኒስትሪ ጥዕና ዞባ ጋሽ- ባርካ ሓላፊ ምክትታልን ምቊጽጻርን ዘይተመሓላለፍቲ ሕማማት፡ ኣቶ ሃብቱ ጸጋይ፡ እቲ ሕክምናዊ ኣገልግሎት ኣብ ርእሲ’ቲ ኣብ ምግታእ ሕማማት ዓይኒ ብሓፈሻ ዑረት ድማ ብፍላይ ዘለዎ እወታዊ ኣበርክቶ፡ ኣብ ሃገራዊ መወከሲ ሆስፒታል ንዘጋጥም ብዝሒ ተገልገልቲ ከም ዘቃልል ኣብሪሁ። ጠርናፊ ጉጅለ ሓካይም ‘ኣልበሰር’ ዶክተር ኡሳማ ሰዲግ ብግደኡ፡ እቲ ዓመታዊ ወፍሪ፡ መርኣያ ናይ’ቲ ኣብ መንጎ ክልቲኡ ህዝብታት ዘሎ ዝምድና ከምዝኾነ ብምምልካት፡ ኣብ’ቲ ኤርትራ ኣብ ምክልኻል ዑረት ተካይዶ ዘላ ጻዕሪ ሓጋዚ ድርኺት ክህልዎ እምነቱ ገሊጹ።
ትምህርት በወጣቶች - ዮሐንስ ዳንቴ - በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስትያን መንበረ ብርሀን ቅድስት ማርያም ካቴድራል ቶሮንቶ - ጥቅምት ፭ ፳፻፲ ዓ. ም.
1. ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ አሕመድ ዛሬ የዐለም የኖቤል ሰላም ሽልማታቸውን ተቀብለዋል፡፡ የኖቤል ኮሚቴ ሊቀመንበር በንግግራቸው፣ ዐቢይ በሀገራቸው እና በቀጠናው ያስገኟቸውን ስኬቶች ዘርዝረዋል፡፡ መንግሥታቸው ለሴቶች...
ከነዚህ አጀንዳዎች በተጨማሪ በኢትዮጵያ ያለውን ወቅታዊ ሁኔታ በማስመልከት ከሀገራቱ የውጪ ጉዳይ ሚንስትሮች ጋር የምክረ ሀሳብ ልውውጥ ሊደረግ እንደሚችልም ተጠቁሟል፡፡ በሚንስትሮቹ የኢትዮጵያ ጉብኝት ላይ ፋና ቴሌቨዥን ያዘጋጀውን ዜና ትንታኔ እንድታደምጡት እንጋብዛለን፡፡
በሌላ በኩል ደግሞ በኢትዮጵያ የኤሌክትሪክ ኃይል መጥፋትና መቆራረጥ በቴሌ አገልግሎት ላይ ከፍተኛ ጫና እየፈጠረ መምጣቱን ገልጾ አሁን ግን ቴሌ የራሱ የኃይል አማራጭ ይኖረዋል ይበል እንጅ በኢትዮጵያ መፍተኄው ስለጠፋለት የኤሌክትሪክ መቋራረጥና መጥፋት የተነፈሰው ነገር የለም።
በዚህ ዓይነት አባትና ልጅ አብረው ለሁለት ዓመታት ከቆዩ በኋላ፣ ወልደ ሥላሴ ወደ ታላቁ ገዳም ደብረ ሊባኖስ ሄደው በምንኩስና መኖር ጀመሩ፡፡ በኋላ በ53 ዓመታቸው እንደገና ወደ ልጃቸው ዘንድ ተመለሱ፡፡ ወላጅ እናታቸው፣ ልጃቸውን ኅሩይን አንድ ጊዜ የሚማሩበት ቦታ ድረስ ሄደው ቢጠይቋቸውም፣ በኋላ ግን ሊያገኙዋቸው አልቻሉም፤ ጠፉባቸው:: የአባ ወልደ ሥላሴም ጤና እየታወከ በመሄዱ እንደገና ወደ ደብረ ሊባኖስ ወርደው ጸበል ሲጠመቁ ከቆዩ በኋላ፣ ልክ ኅሩይ 13 ዓመት ሲሞላቸው ዐረፉና እዚያው ደብረ ሊባኖስ ተቀበሩ፡፡ ኅሩይ የአባታቸውን መቃብር ለማየት ወደ ደብረ ሊባኖስ በሄዱበት ሰዓት የአባታቸውን የንስሐ አባት አግኝተው፣ ያባታቸውን ኑዛዜ ነገሩዋቸው:: ይኸውም “ለኅሩይ በዚህ ዓለም ላይ ያለው ሀብት ትምህርት ስለሆነ ጠንክሮ ይማር፤ የማወርሰው ሀብትና ንብረት ስለሌለኝ ወደ ትውልድ ሀገራችን እንዳይመለስ” የሚል ነው፡፡ ከአባታቸው በተቀበሉት ኑዛዜ መሠረትም፤ ኅሩይ የቤተ ክህነቱን ልዩ ልዩ የትምህርት ዓይነት አጠናቅቀው፣ በዜማ ትምህርት እስከ መምህርነት ደረጃ ደርሰዋል፡፡ ከዚህ ደረጃ ላይ የደረሱትም ብዙ ችግሮችን በመቋቋም ነው፡፡
እሳቸው ሥልጣን ከያዙ በኋላ የሩሲያውያን የኑሮ ደረጃ በእጅጉ ተሻሽሏል፡፡ ወጣቶች የዛሬ አሥር ዓመት ከነበረው የተሻለ ዕድል አላቸው፡፡
በሮክ የወረቀት መሳቢያዎች ውስጥ የጨዋታ ፅንሰ-ሀሳብ Lizard Spock
የጎማ ጠርዝ ሽክርክሪት ድምጽ ማጉያ። የጨርቅ ጠርዝ መካከለኛ ድምፅ ማጉያ። የሐር ዶም ቱዊተር ድምጽ ማጉያ። የባለሙያ ኮሽክስial የመኪና ድምጽ ማጉያ። የድምፅ ሳጥን ድምጽ ማጉያ። ሙሉ ክልል ሾፌር ድምጽ ማጉያ። የፎም ኢንግ ኮaክስial የመኪና ድምጽ ማጉያ። 4 Ohm አካል ስርዓት ስርዓት የመኪና ድምጽ ማጉያ።
← የሰላም ልኡኩ መ/ር አንዱዓለም ዳግማዊ በቅ/ሲኖዶሱ ደብዳቤ ተሸኙ
በኢራቅ እና በኢራን መካከል መጓጓዣ ስምምነት-የ ‹2 ›የባቡር መስመር ግንባታን ጨምሮ በትራንስፖርት መስክ በትብብር ለመስራት የግንዛቤ ማስጨበጫ ሰነድ ተፈራረመ ፡፡ [ተጨማሪ ...]
ሰው የሚያምንበትን ነገር “ሲያውቀው”፣…. ናቀው – እምነቱን ነፈገው!!
· በዙሪያው የሚገኘው ያለአዳም ሐጢአት የተፀነስሽ ማሪያም ሆይ፤ ለምኚልን ለኛ ደጅ የምንጠናሽ የሚለው ፀሎት የሁላችን አማላጅ መሆኗን የሚያመለክት ነው
በአሁኑ ጊዜም ምርጫ ለማካሄድ ጥረት እየተደረገ መሆኑን የጠቆሙት የአስተባባሪ ኮሚቴው ሰብሳቢ አቶ አቡበከር ምርጫው ግን አሁን “የመንግሥት አካላት ናቸው” ባሏቸው አስፈፃሚዎች እየተካሄደ እንዳለው በቀበሌ ደረጃ ሣይሆን እንደማንኛውም ሌላ ዕምነት ሁሉ በዕምነት ተቋሙ ማለትምበየመስጊዱ መሆን አለበት ብለው እንደሚያምኑና ለዚሁም እየጎተጎቱ መሆኑን አስረድተዋል፡፡
በነዚህ የአሥራ አንድ ዓመታት ጊዜ ውስጥ በተለይ ታላቁን የጤግሮስ ወንዝ የፍሰት አቅጣጫውን በማስቀየሩ ሂደት የአሜሪካ የምኅንድስና ተሳትፎ እጅግ የላቀ እንደነበር ይነገራል። የወንዙን የፍሰት አቅጣጫ ለማስቀየር ያስፈለገበት ዋናው ምክንያት ለልማት ታስቦ ሳይሆን የሺያ ሙስሊሞችና የኩርድ አማጺዎች ለውሃ ችግር እንዲጋለጡና ትግላቸው እንዲዳከም ለማድረግ ነበር። በቀጣይም እኒሁ የነፃነት ታጋዮች በአሜሪካ የጦር አማካሪዎች በታገዘ የባዮሎጅካልና የተላያዩ ዘመናዊ የናፓል ቦምብ መሣሪያዎች መፈተኛ እንዲሆኑ መደርጉም በሰብአዊ መብት ተከራካሪዎች በሠፊው ሲወገዝ እንደነበር አይዘነጋም። ይህ ሁሉ ሲሆን ዋናው የአሜሪካ ዕቅድ ሳዳም ሁሴንን በቀጠናው በጣም ተወዳዳሪ የማይገኝለት ኃያል መሪ እንዲሆንና ገዝፎ እንዲታይ ማድረግ ነበር። በመሆኑም የሳዳም ሁሴኗ ኢራቅ የሺያ ሙስሊሞች አገርከሆነችው ከጎረቤቷ ኢራን ጋር በገጠመችው ጦርነት ከአሜሪካ በተደረገላት ድጋፍ ታግዛ ጦርነቱን በድል አድራጊነት እንድታጠናቅቅ ሆነ።
ራኢና፡ ኣብ መንጎ ኣህዛብ ጎረባብቲ ሃገራት ኣብ ሓባራዊ ረብሓ ዝተመርኮሰን ኣብ ውሽጣዊ ጉዳይ ካልኦት ኢድ ምትእትታው ዘወገደ ስኒትን ሰላምን ዝመለለይኡ ንዕብየት ንርግኣትን ከባቢና ዘስፍን ጥዑይን ርጡብን ናይ ወጻኢ ዲፕሎማስያዊ ፖሊስታት ትኽተል ሃገር:: ብኣህጉራዊ ሕግታት ተበይኑ ዝተሓንጸጸ ናይ ምድራ፡ ኣየራ፡ ባሕራ ንዶባታ ዘረጋገጸትን ዝሓለወትን ሃገርን ኽትከውን ዝቃለስ ሃገራዊ ዲሞክራስያዊ ውድብ አዩ። ካብ’ዚ ጽኑዕ እምነት’ዚ ብምብጋስ ሃገራዊ ዲሞክረስያዊ ዕላማታት ንምዕዋት በብመድረኹ ቀዳምነታት ብምንጻር ኣብ ሰለስተ መድረኻት ቃልሲ ሰሪዑ ይቃለስ።
እቲ ካሳብ ዕለት 23 ለካቲት 2020 ዓ.ም. ዝቕጽል ኣብ ኢጣሊያ ናይ ክፍለ ሃገር ፑሊያ ዋና ከተማ ባሪ እምነትን ሕውነትን ናይ ሃይማኖት ናጻነትን ውግእን ድኽነትን ኣብ ዝብሉ ነጥብታት ዝመያየጥ ጉባእያዊ ርክብ ኣብ መንጐ ናይ ከባቢ መዲትራኒያን ሃገራት ብፁዓን ጳጳሳት ዕለት 19 ለካቲት ብወግዒ ናይ ኢጣሊያ ብፁዓን ጳጳሳት ቤት ምኽሪ ኣቦ መንበር ብፁዕ ካርዲናል ባሰቲ፥ ብዘስምዕዎ መደረ ከምእተበገሰ ልኡኽ ጋዜጠይና ዜና ቫቲካን ፈደሪኮ ፒያና ኣፍሊጦም።
ድሕነት ኮይኑ ንኩልና ሎሚ ኣብ ዓለም
ካብዚ ሓቂ’ዚ ምስ እንብገስ፣ እዚ ስርዓት ህግደፍ ንለካቲት 22: 2010 ጸረ እገዳ ሰላማዊ ሰልፊ ንምግባር ኣብ ወጻኢ ንዚርከቡ ደገፍቱ ዘዋፍሮ ዘሎ ከንቱ ጐስጓስ፣ ኣብኡ ንምስታፍ ዝዕጠቕን ወፈያ ገንዘብ ዝገብርን ኩሉ ዜጋ፣ ብፍላጥ ይኹን ብግርህነት፣ ኣንጻር ህዝቡ ኣእጋሩ ይስጉማ፣ ኣእዳዉ ይዝርግሓ፣ ድምጹ ይቃላሕ ምህላዉ ኪስቈሮ ይግባእ። ህዝብን ሃገርን ነባሪ፣ መንግስቲ ግን ይድከም ይሓይል፣ ይኽፋእ ይጥዓይ ጽባሕ ንጕሆ ተቐያሪ ክነሱ፣ ልዕሊ ህዝብን ሃገርን ምርኣዩ ብዕርቃን ናይ ልቦናዊ ኣተሓሳስባ ዝልለ፣ ኣብ ቅድሚ ህዝቢ ዘሕትትን ዘሕፍርን ተግባር ምዃኑ ምስ ወግሐ ኪገሃድ’ዩ። ናይ እትነብረሉ ሃገረ-ስደት ዝፈቕደልካ ዲሞክራሲያውን ሰብኣውን መሰላት ምስ ጸጋ ቁጠባዊ ህይወት ተጠቒምካ፣ ኣብ ክንዲ ኣብ ጐድኒ’ቲ ከምቲ ናትካ ራህዋ ሓሪሙዎ ዝሳቐ ዘሎ ህዝብኻ ደው ትብል፣ ብኣንጻሩ ነቲ ምሉእ ሰብኣውን፣ ፖለቲካውን ቁጠባውን መሰላት ገፊፉ ዘሳቕዮ ዘሎ ስርዓት ብድንቍርና ይኹን ወይ ብጸቢብ ብሕታዊ ጥቕሚ ምድጋፍ፣ ብኹሉ ሰብኣዊ መምዘኒታት ትሕተ እንስሳ ዘጸውዕ ተግባር’ዩ። እዚ መሰል ዜግነት ዝሃበካ ሃገር ብተኣፋፍነት ምስ ዝርእዮ መንግስቲ ተኣሳሲርካ ኣንጻሩ ደው ምባል እውን እንተ ኾነ ኣብ ህይወትካ ከቢድ ሳዕቤን ከኸትል ዝኽእል ተግባር ምዃኑ ምስትውዓል የድሊ። ኣብ ልዕሊቶም ንህዝቢ ዘሳቒ ዘሎ ጨቋኒ ስርዓት ዓው ኢሎም ዝድግፉ ዘሎዉ ሰብ ክልተ ዜግነት፣ ስለ እቲ ውጹዕ ህዝቢ ኤርትራ ሕጋዊ ስጉምት ኪውሰደሎም ከም ዚከኣል ኪፈልጡ ይግባእ። “ንለባምን ኣምተሉ ኣየናይ ከይስሕቶ፣ ንዓሻን ደርጕሓሉ ኣየናይ ከይፈልጦ” ስለ ዝኾነ፣ እቶም ብሰሪብ ብዝመረጽኩሞ ንውልቀመላኺ ኣምልኾኹም ኣእምሮኹም ኣደንዚዝኩም ሕልናኹም ቀቢርኩም ኣንጻር ህብኹም ተሰሊፍኩም ዘሎኹም ኤርትራውያ፣ ይቐልጥፍ ይደንጕ እቲ ኪወርደኩም ዝኽእል ሳዕቤን ደርጒሕናልኩም ኣለና። ካብኡ ዝተረፈ “ምኸሮ ምኸሮ፣ እምቢ እንተ በለ መዓት ይምከሮ” ከም ዝበሃል፣ ልቦናዊ ምኽሪ ንዘይሰምዕ ሰብ ሽግር ከም ዚምህሮ ዘይተርፍ ተርእዮ ምዃኑ ምስትውዓል የድሊ።
ኣብ ዝተፈላለየ እዋን፡ ኣብ እስራኤል ከምኡ'ውን ኣብ ገለ ሃገራት ኤውሮጳ ዝነብሩ መንእሰያት ብጉጅለ ይኹን ብዉልቂ ኣብ ጎነጻዊ ባእሲ ተጸሚዶም ዘመልክት ጽሑፋትን ተንቀሳቓሲ ስእልታትን ክዝርጋሕ ጸኒሑ'ሎ።
« UNIPID በሚል ምህጻር የታወቀዉ የፊንላንድ ዩኒቨርሲቲ የዓለም ዓቀፍ ትብብሩን ትኩረት የሚያደርገዉ ዩኒቨርሲቲዎችን በማገዝና በማደፋፈር ነዉ። አባላት የሆኑ አስር ዩኒቨርሲቲዎች አሉ። አባት የሆኑት ዩኒቨርሲቲዎች ሁሉም የሚገኙት ፊልናድ ዉስጥ ነዉ። እያንዳንዳቸዉም የራሳቸዉ የሆኑ ሌሎች ተባባሪዎች አሏቸዉ። እኛ በበኩላችን ከዉች ዩኒቨርሲዎች ጋ እንዲተባበሩ ነዉ የምንደግፋቸዉ,,,,,በተለይ በምርምር መስኮች! ከእኛ በኩል በቅርቡ የተዘረጋ ፕሮጀክት አለ። በተጨባጭ ሁኔታ ሁለገብ ግንኙነትን፣ትዉዉቅን፣ በፊንላንድ በአፍሪቃ እንዲሁም በላቲን አሜሪካ ተመራማሪዎች በኩል የሚያስተባብር ነዉ። ሴሚናሮች ይካሄዳሉ፤ ትዉዉቅን የሚያጠናክር እንቅስቃሴ አለ፤ ትብብሩን ለመደገፍ ሥርዓት ያለዉ መድረክ ለመፍጠር ሙከራ እናደርጋለን።»
የወንጀለኛ መቅጫ ስነ ሥርዓት ህጉ የተደነገጉ የወንጀል ድንጋጌዎችን ማስፈጸሚያ መሣሪያዎች ናቸው። ከምርመራ ጀምሮ እስከ ፍርድ ማስፈጸም ወይም ታራሚዎችን እስከማረምና ማነጽ ያለውን ሂደት ይመራሉ። ምርመራ እንዴት ይጀመራል? የተጠርጣሪዎች መብት ምንድን ነው? ከዋስትና ጋር ተያይዞ ያለው ነገር ምንድን ነው? ፖሊስ ማድረግ የሚችለው ምንድን ነው? የሚሉ ዝርዝር ነገሮችን የሚመሩት በሥነ ሥርዓት ሕጎች ነው።
ጳውሎስ ለቆሮንቶስ ቤተ ክርስቲያን ራሱን ያስተዋወቀበት ሁኔታ ከሮሜ ቤተ ክርስቲያን ይልቅ አጠር ያለው ለምንድን ነው? ምናልባትም ይህ የሆነው ጳውሎስ የቆሮንቶስ ቤተ ክርስቲያን መሥራች በመሆኑና በዚያ የነበሩት ክርስቲያኖች በሚገባ ስለሚያውቁት ይሆናል። ነገር ግን የሮሜ ክርስቲያኖች ጳውሎስን ስለማያውቁት ማንነቱንና የሮሜን መልእክት የጻፈበትን ሥልጣን በጥንቃቄ አብራርቶላቸዋል።
ቅዱስ ጳውሎስ ብመንፈስ ትንሣኤ ክንንቀሳቐስ ይደልየና። አባይ ዝነብር ዘሎ ክርስቶስ እምበር አነ አይኮንኩን ክሳብ ምባል ክንበጽሕ ይላበወና። ዝተሓደሰ ሕይወት ለቢስና ንቕድሚት ክንጥምት ይግባእ።
ሪፖርተር፡- ዓይነ ሥውራንን የመቅጠር ፍላጎት ያላቸው ጥቂት የመንግሥት ድርጅቶች እንጂ የግል ድርጅቶች አለመሆናቸው ይወሳል፡፡ በዚህ ላይ የእርስዎ አስተያየት ምንድነው?
የጠብታ አምቡላንስ አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር አቶ ክብረት በጉባኤው ላይ ባደረጉት ንግግር፤ “የትራፊክ አደጋን አስመልክቶ የሚዘጋጁ ጉባኤዎች አስፈላጊ ቢሆኑም ለውጥ እስካላመጡ ድረስ ፋይዳቸው አይታየኝም” ብለዋል፡፡ ሹፌርን እንዳልተማረ እየቆጠርን ከትራፊክ አደጋ እንድናለን ማለት ዘበት ነው ያሉት ዋና ዳይሬክተሩ፤ ከሁሉም በፊት የሰውን አመለካከት የመቀየር ስራ አማራጭ የሌለው የሁሉም የቤት ስራ ሊሆን እንደሚገባ አሳስበዋል፡፡
በርካታ የተመዘገቡ በረራዎች ይህንን ተጨማሪ ላይ (My Documents ወይም ሰነዶች ይመልከቱ) ጋር ተካተዋል.
የኢትዮጵያ ቴሌኮሙኒኬሽን ነው እንዴ አባይ ሚዲያን ስፖንሰር ያደረገው
ጻዕራምን ቶግላባ ዘይፈቱን ለዋህ ህዝብና ግን ንሃገሩ ክሃንጽሲ ይትረፍ፡ ድኽነቱን ሓዘኑን ተጻዊሩ ክድቅስ`ውን ዋላ ንሓንቲ መዓልቲ ዕድል ኣይረኸበን። እኳ ድኣ ሎሚ ድሕሪ ነጻነት ኣደዳ ስደትን ሞትን ኮይኑ፡ ኣብ ፈቕዶ ሃገራት ንሕስረት ተሳጢሑ ኣብ ዝኸፍአ ሽግር ተሸሚሙ ይርከብ ኣሎ።
በሺዎች የሚቆጠሩ አካላዊ ደካሞችን የሚያበረታታ ቲስቶኒየም ሳይፖቴቴተር አቅራቢን ምንም ዓይነት ጤናን አደጋ ላይ ሳንጥለብ ለመሞከር በመሞከር ተመሳሳይ ሂደት እየተካሄደ ነው. እምነት ሊጥሉ የሚችሉ ሊሆኑ ይችላሉ, ግን ሊያምኑት ወይም ያላመኑት አንድ የተገኘ Testosterone Cypionate Manufacturer አምራች ሊሆኑ ይችላሉ.
የኦሮሞ ህዝብ ዴሞክራሲያዊ ድርጅት / ኦህዴድ / እና የኦሮሞ ዴሞክራቲክ ግንባር / ኦዴግ / ትናንት አዲስ አበባ ውስጥ ውይይት አድርገዋል
ይህ በአስተማሪ የሚመራው ክፍል ተሳታፊዎችን ወደ Google የውሂብ ፍሰት ያስተዋውቃል. በመምህር ላይ የተመሠረቱ አቀራረቦች, ሠርቶ ማሳያዎች እና የእጅ ላይ ላብራቶሪዎች በአንድነት በመጠቀም ተማሪዎች የውሂብ ምንጮችን ለመምረጥ, ለመለወጥ እና ከትልቅ የውሂብ ምንጮች እና ወደ Google BigQuery ለማለያየት እንዴት እንደሚጠቀሙ ይረዱበታል.
ከዚያም በድንግል ማርያም ስም ወደ ግንባር ውጣ ሲለው ከሰውነቴ እንደሚንቀሳቀስ ነገር ወደ ግንባር ይወጣል:
በቶታል ቻምፒየንስ ሊግ የምድብ ሶስተኛ ጨዋታ አዲስ አበባ ላይ ቅዱስ ጊዮርጊስ የዲ.ሪ. ኮንጎው ኤኤስ ቪታ ክለብን ያስተናግዳል፡፡ ፈረሰኞቹ በመጪው እሁድ ለሚያደርጉት የቻምፒየንስ ሊግ ጨዋታ ካፍ ሩዋንዳዊያን ዳኞች መርጧል፡፡
የእንስሳት መኖ ልማቱን ለማስፋፋት ከሚደረገው ጥረት ጎን ለጎን ጥራት ላይ ትኩረት ተሰጥቶት ሊሰራ እንደሚገባ አስገንዝበዋል።
እንደ ምንጮቻችን ገለጻ በዛሬው ዕለት በከተማው የሚሰማው የጥይት ጩኸት በርትቷል:
20 'x 20' የሁለት ደረጃ ድርጠቅ ትርኢት ቡት ዲዛይን
ስለዚህ ባርሴል ውስጥ ወደ ተወስኖበት ውድድር ጉዞዎን ከማቀድዎ በፊት ማወቅ የሚገባዎትን ዋና ነገሮች እነሆ.
ህዝቢ ኤርትራ እዚ ራዕዲ እዚ ኢዩ ናብ ርግጸት መሪሕዎ ዘሎ። ልክዕ ኢዩ ኣብ ትሕቲ ምልኪ ምንባር ከቢድ ብድሆ ኢዩ። ናይ ፖሊስን ጸጥታን ሰራዊትን ሓይሊ ኣብ ኢዱ ዝጨበጠ፡ኣብ ዝደለዮ እዋን ክኣስረካ፥ ክቐትለካ፥ ክሳድደካ፥ ክዘምተካ ዝኽእል ስርዓት ኣብ ልዕሌኻ ከም ደበና ኣንጸልሊዩካ ክንሱ ምንባር ቀሊል ዘይሙኻኑ ርዱእ ኢዩ።
የተፈጥሮ አካባቢን እምብዛም ሳይጋፉ ፣ የዓለምን ረሃብና ድህነትን እንዲቀነስ ማብቃት፤ የተሰኘው መርኅ፤ ዋና ጽ/ቤቱ በሞንትፐልዬር ፣ ፈረንሳይ የሚገኘው Consultative Group on International Agricultutral Research በአኅጽሮት (CGIAR)የተሰኘው ዓለም አቀፍ የግብርና ምርምር ፤ የምክክር ቡድን የተሰኘው ድርጅት ተምኔታዊ ዓላማ ነው ። ድርቅና ረሃብ፤ በ 10 ሺ የሚቆጠሩ የአፍሪቃው ቀንድ ተወላጆችና ከገደለ ወዲህ፤ ይኸው ድርጅት ፤ በዓለም ዙሪያ የምግብ ዋስትናን ይበልጥ ማረጋገጥ ይቻል ዘንድ፣ በብዙ ሚሊዮን የሚቆጠር ዶላር የሚያስወጣ የምርምር እርምጃ አንቀሳቅሷል። የዶቸ ቨለዋ Irene Quaile የድርጅቱን ዋና የሥራ መሪ፤ Lloyd Le Page ን አናጋግራለች፤ ለእኛ ዝግጅት ይስማማ ዘንድ እንደሚከተለው ሰብሰብ አድርገን እናቀርበዋለን።
ስለ ርዕሰ መዲናዋ - አዲስ አበባ - ስለ ርዕሰ መዲናዋ - አዲስ አበባ - MOCT
ከትንሿ የአሽከርካሪ ቅጣት አንስቶ እስከ ትልልቅ የኩባንያ ድርጅቶች የታክስና የጉምሩክ ሥራዎች ድረስ በጉቦ ለማስፈጸም የማይቋምጥ እስኪ ማነው? በእርግጥ አንዳንዱ ባለሥልጣን (ባለሙያ) ዓይኑን እያስለመለመ የ‹‹ስጡኝ›› ጥያቄውን በእጅ አዙር ሊያቀርብ ይችላል፡፡ እኛ ግን ስንቶቻችን ነን ‹‹ይኼ መብቴ ስለሆነ በዚህ ጊዜ ሠርተህ ስጠኝ፤›› ብለን በድፍረት የምንታገል?
ቅዱስ ጊዮርጊስ ስፖርት ማህበር በሚቀጥለው አመት ለሚያከብረው የ80ኒያኛ ክብረ በዓል ማድመቂያ እንዲሆን አስቦ ያሰራውን አዲስ ሎጎ በዛሬው እለት በስፖርት ማህበሩ ጽቤት አስመርቋል።መጋቢት 27, 2007
ከላይ እስከ ጫፍ ድረስ ከመዳብ ቱቦ ወይም ከአሉሚኒየም ባር ጋር በቂ የሆነ በአቅራቢያው ያለ ዛፍ እንደ መብረቅ በትር ሆኖ ሊያገለግል ይችላል ፡፡
ጠዋት ጠዋት ተወካይዎ ከቁርስ በኋላ ወደ ታንዲነድ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ማዕከሎች ይወስድዎታል, ከዛም እዚያ ውስጥ ስለሚታየው ቴክኖሎጂ ተጨማሪ እውቀት ሊኖርዎት ይችላል. ከዚያ በኋላ ኡባባላሙድ ፏፏቴ, VGP Universal Kingdom, Crocodile Bank እና Breezy Beach በባለቤትዎ ውስጥ በጣም የማይረሳ ጊዜ ማግኘት የሚችሉበት የፍቅር ስሜት የሚፈጥሩባቸው ቦታዎች ናቸው. ይህ የማይረሳ ቀን ከቆዩ በኋላ እራትዎን እና በአዳር ውስጥ ቆይታዎ ወደ ሆቴሉ ይወሰዳሉ.
ክቡር ወዲ ሃገር፡ ምስ ሓሳብካ ምሉእ ብምሉእ እየ ዝሰማማዕ። ምኽንያቱ እቲ እንኮ ፍታሕ ከምጽእ ዝኽእል ኣብ መንጎ ቀዲሰብ ንዝህሉ ፍልልያት ኣብ ግምት ምእታው ንኹሉ ብምስታፍ፡ እሂን ምሂን ተበሃሂላካ፡ ብምክብባር ጸገማትካ ምፍታሕ እቲ እንኮ ዘላቒ ዝኾነ ፍታሕ ስለ ዘምጽእ። መንቀሊ ጽሑፈይ ውን ካብኡ ዝረሓቐ ትርጉም የብሉን።
ቡድኑ እ.ኤ.አ በጥቅምት 2008 በአንድ ጊዜ በሁለት የሶማሊያ ከተሞች አምስት የአጥፍቶ ጠፊ መኪና ላይ የተጠመዱ ፈንጂዎችን ተጠቅሞ በማፈንዳት 26 ሰዎች እንዲገደሉና ሌሎች 29 ሰዎች እንዲጎዱ አድርጓል። ቡድኑ እ.ኤ.አ በ2010 በኡጋንዳ ካምፓላ በአጥፍቶ ጠፊዎች 70 ሰዎችን እንዲገደሉ ከማድረጉም በላይ፣ በተለያዩ ጊዜያት በሶማሊያ፣ በታንዛኒያና በኬንያ ለተካሄዱ አሰቃቂ የሽብር ጥቃቶች እጁ እንዳለበት ይታወቃል።
ከመሆኑ በላይ በጤና ጉዳዮቻቸው ላይም ውሳኔ
ሽመልስ አረአያ ይህን ነጥብ በማንሳት ይልቁንም ከምግብ አቅርቦትና ዋስትና እንዲሁም ከግብርና አለመዘመን ጋር ተያይዞ፣ የምግብ ችግር አስጊ ሊሆን እንደሚችል ያነሳሉ። ይህም እንኳን እንዲህ በጨነቀው ጊዜ በደኅናውም ጊዜ የሚስተዋል መሆኑን በመጥቀስ፣ በዚህ ላይ ከቫይረሱ መሰራጨት አስቀድሞ አስቸግሮ የነበረው የአንበጣ መንጋም ያለውን እህል እንዳያወድም በአፍሪካ ያለውን ስጋት አካፍለዋል። ወረርሽኙ አሳሳቢ ቢሆንም እነዚህ ጉዳዮችን ኢትዮጵያ ቸል ማለት አይገባትም ሲሉም ያሳስባሉ።
አቶ ታዬ ደንድኣ ከሁለት ቀናት በፊት የአንቦን ፀረ አብይ ሰልፍ አያይዘዉ እንደገለፁት፤ ጠማሪ ስዩም ተሾመም ያንን አስታኮ ሊያብራራ እንደሞከረዉ የጃዋር ቅጥረኛ ቄሮዎች (የኦሮሚያ ፖሊስ ጥቂት አባላትን ጨምሮ) የስዉር አደረጃጀትና እንቅስቃሴ ከጠቅላዩ ቸልተኛነት ጋር ተዳምሮ ነገሮችን በማወሳሰቡ ሰዉዬውን አስደንግጧቸዋል። ማስደንገጥ ብቻ ሳይሆን አስፈርቷቸዋል። በነገራችን ላይ ታዬ ደንደኣም ሶስት አራት የሚሆኑ በጥፋት መዋቅሩ ዉስጥ የነበሩ በማለት ከአምቦ ልሰልፍ ጋር በማያያዝ ነገሩን በጣም አሳንሶ ማየቱ ለምን እንደሆን ባላዉቅም የአምቦን ጨምሮ በርካታ የኦሮሚያና አማራ ከተሞች ዉስጥ በቄሮ ስም ኦዴፓ አደራጅቷቸዉ ከነበሩ በርካታ ተወርዋሪ አመፅ ቀስቃሾች ዉስጥ ቢያንስ ከሁለት መቶ በላይ ስልካቸዉን በተጠንቀቅ ይዘዉ የሚጠብቁ የጅዋር ምልምሎች አሉ። እንደ መረጃ ምንጬ አባባል ከዞንና ከወረዳ ባለስልጣናት ጀምሮ የፖሊስ አባላት የመከላከያ አባላት የፓርላማ አባላት በቆንፅላ ደረጃ በተለያየ ሀገር ያሉ አባላትን ያካትታል። እነኚህን አደገኛ የሚያደርጋቸዉ ጥቂቶቹ ከዶ/ር አብይ ጋር በጣም የቀረበ ግኑኝነት ያላቸዉ በመሆናቸዉ ነዉ። የዚህ ፁሑፍ አቅራቢ በከፍተኛ የመንግስት ስልጣንና በጃዋር መዋቅር ዉስጥ ላይ ያሉ ጥቂት ተዋናዬችን ያዉቃል። ስለዚህ ይህን መረብ ለመበጣጠስ እኛ ኢትዮጵያዊያን ምን በማድረግ ሀገራችን እንታደግ የሚለዉ ነዉ አሁኑኑ መመለስ ያለበት ጥያቄ።
ያግኙን - ፉጂያን ግራንድ ኮከብ ቴክኖሎጂ Co., Ltd
የአቶ አስገደ ልጆች ምን ወንጀል ሠሩ? (አሕለፎምና የማነ አስገደ) Posted on May 12, 2013 by መስፍን ወልደ-ማርያም (Mesfin Wolde-Mariam) መስፍን ወልደ ማርያም
መከራ፣ ስደት፣ ፈተናን የሚያመለክተው ፊትና የተሰኘው የአረብኛ ቃል መሐመድ ወደ ወታደራዊ መሪነት ቀስ በቀስ እንዴት እንደተሸጋገረ ለማወቅ በጣም ወሳኝ ነው፡፡ ስርወ ቃሉ የመጣው “ከሆነ ነገር መመለስ፣ መፈተን፣ ማማለል፣ ለችግር መዳረግ” የሚሉ ትርጉሞች ካሉት ፋታና ከሚል ቃል ነው፡፡ መሰረታዊ ትርጓሜውም ብረትን በእሳት ውስጥ በማሳለፍ ብረትነቱን ማረጋገጥ የሚለውን ሊወክል ይችላል፡፡ ፊትና ፈተና ወይም መከራን በአዎንታዊና በአሉታዊ መልኩ የሚያሳይ ነው፡፡ ይህም ስቃይንም የሚያጠቃልል ነው፡፡
እቲ ኣውራ ግዳይ ፖሊሲ ህግደፍ ዝኾነ መንእሰይ ኤርትራ ድማ ዘመናዊ ጊላ ተቐይሩ እናሻዕ ብዓፈና መራሕቲ ሰራዊት ሕሰሙ ይርእይ ኣሎ፡፡ መራሒኦም መላኺ ኢሳይያስ ድማ ተስፋ ክትገብር ከምዘይብልካ ብሩድእ ምኽንያት ዓስቢ ከምዘየለን ዝቕየር ፖሊሲ ከምዘይህሉን ነጊሩካ ኣሎ፡፡
ABBA በመባል የታወቀው የስዊድን የፖፕ ሙዚቃ ባንድ አባላትም፤ እ ጎ አ በ1974 ዓ.ም፤ waterloo የተሰኘዉን ሙዚቃ አቅርበዉ በማሸነፍ ተደናቂነትን አግኝተዋል።
በተለይም ብዙሀን መገናኛዎች ከፍትህ ተቋማት ጋር በመተባበር የሕግ ባለሙያዎችንና ሌሎች አካላትን በመጋበዝ አዋጁን አጉልቶ በማሳየት ኅብረተሰቡ በራሱ የትግበራ ኃላፊነቱ አንዱ አካል የማድረግ ሰፊ ስራ ቢሰራ መልካም ነው እንደ አቶ ሳምሶን ተገኔ መልዕክት።
ፕሬዝዳንት ግሩካን በመላ አገሪቱ አነስተኛ በሚባሉት ነጋዴዎች ላይ አሉታዊ አመለካከት እንዳለ በመጥቀስ ፣ “እነዚህን አሉታዊ አመለካከቶች ለማስወገድ የተወሰኑ አሰራሮችን እየሰራን ነው ፡፡ እኛ የሕዝብ ማመላለሻን በተለይም በማላያ አነስተኛ ሚኒባስ ነጋዴዎችን የሚጠቀሙ ሌሎች ነጋዴዎች እንደ ጨዋ ፣ ጨዋ እና አርአያነት ያላቸው ግለሰቦች እናውቃለን ፡፡ ይህ መተግበሪያ የተወለደው ከዚህ ደግ ነው። ይህ ያውቃሉና አካሄድ ቱርክ አንድ ምሳሌ ይሆናል. ይህንን ልምምድ አንድ ወጥ አለመሆን ሳይሆን ለህብረተሰቡ አክብሮት መገለጫ እንደሆነ አድርገን መቁጠር አለብን ፡፡ በማሌያ የህዝብ መጓጓዣን በምንጠቀምንበት ጊዜ በማላያ ያሉ ሚኒባሶች ግንዛቤን ፈጥረዋል ፡፡ የደንበኞች እርካታ የላይኛው ክፍሎች ውስጥ ነው ፡፡ ይህ ለማላያ ልዩ ነው። Koyunoglu Minibus Stop ለኛ ለ ‹233› ሚኒባስ ሱቆች የምንሰጣቸው የልብስ የመጀመሪያ የመጀመሪያ ቦታ ነው ፡፡ የነጋዴዎቻችን መልካም አቀራረብ የትምህርት እና የባህል ደረጃችን በጣም ከፍተኛ መሆኑን ያሳያል ፡፡
ይህም ሌላው አብይና ዋና አንገብጋቢ የሕዝብ ጥያቄ ነው።
ቻይና አሁን ከነዳጅ አቅም 189 GW ደርሷል ፡፡
ለምሳሌ፣ ማስታወቂያዎችን ለአንድ ገጽ ማቅረባችን ወይም አለማቅረባችን እና ያ ማስታወቂያ በተጠቃሚዎች የመታየት ዕድሉ ምን ያህል እንደሆነ (ለምሳሌ ተጠቃሚዎች ወደ ያላሸበለሉበት የገጹ ክፍል ላይ መሆኑን ሳይሆን) በመደበኝነት ለማስታወቂያ ሰሪዎች ሪፖርት እናደርጋለን። እንዲሁም እንደ ተጠቃሚዎች እንዴት መዳፊታቸውን ወደ አንድ ማስታወቂያ እንደወሰዱትና ተጠቃሚዎች ማስታወቂያው በሚታይበት ገጽ ላይ መስተጋብር ፈጥረው ከሆነ ያሉ ሌሎች መስተጋብሮችንም ልንለካ እንችላለን።
እነዚህ ካርዶች "በጂኦግራፊያዊ" የተከፋፈሉ እና በአዕምሮ ውስጥ ከሚገኙ ሀሳቦች በመከተል በመደበኛነት ይሻሻላሉ.
በቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ ሥዕል የሚታየው ችግር
ይሄ ነገር ከስሜታዊት በመውጣት በግዜ በብልሀት መፍትሄ በሚመለከታቸው የመንግስት አካላት ካልተሰጠው በሁለቱ ወገኖች ላይ ደም አፋሳሽ እንዲሁም ለብዙዎች መፈናቀል ምክንት እንዳይሆን መሰራት ይገባዋል።
ሁለት ቀይ ከሌሎች ነፃ የሚሰጡዋቸውን አዳዲስ ግምገማዎች ቅድሚያ.
መንግሥቱ ‹ይዤ የሄድኩት በትረ መኮንኔን ብቻ ነው› ይበሉ እንጂ እውነታው እንደዛ አይደለም፡፡መንግሥቱ ከመሰደዳቸው በፊት፣ከአዶላ ወደ ውጭ የሚላከውን ወርቅ ሸጠው በግል አካውንታቸው ማስቀመጣቸው የማይደበቅ እንደነበር ባልደረቦቻቸው ይናገራሉ፡፡ሲኤምሲ አካባቢ ለውጭ ሃገር ዲፕሎማቶች ተሰርቶ የነበረውን አፓርታማም ካከራዩ በኋላ ድንቡሎ ሳንቲም ለመንግሥት አላስገቡም፡፡ቤተ እስራኤላዊያን ከአገር እንዲወጡ በመተባበራቸውም ከ30 ሚሊዮን ዶላር በላይ ተከፍሏቸዋል፡፡
አሁን የምናየዉ ሁኔታ ዶ/ር አብይ እርዳታ ፈላጊ አልሲሲ ሰጭ የሆነበት ሁኔታ በጠንካራ ድርደርና ዜጎችን ከጎን ባሰለፈ አቅጣጫዉን ማስለወጥና በኢትዮጵያ በኩል ሰጭ የመሆን ሳይኮሎጅን ግብጽ ላይ ማሳደር ካልተቻለ የወደፊቱን ትዉልድ ትልቅ ኪሳራ ላይ ይጥላል ኢትዮጵያም ከድህነት አረንቋ እድሜ ልኳን ተሰንቅራ ትኖራለች ። የዶ/ር አብይ መንግስት ሁሉን አዉቃለሁ የሚለዉን አባዜ ትቶ ለሀገራቸዉ እረፍት የሌላቸዉን እዉቅ ምሁራንን እወቀትና ልምድ ያካበቱ ዜጎችን የታሪክና የዲፕሎማቲክ ጠበብቶችን በክብር ጋብዞ ማወያየት ግድ ይለዋል። ባካባቢያቸዉ አረጋዊ በርሄ፤ዳዉድ ኢብሳ፤ሌንጮ ለታ፤ህዝቅኤል ጋቢሳ፤ዲማ ነገዎ፤ወርቅነህ ገበየሁ መሀመድ አዉሎን ሌንጮ ለታን ….. የመሳሰሉ እይታቸዉ የተሰበሰበ ፍጡሮችን ሰብስቦ አገር ላይ ከመቀለድ ይልቅ የሀይል ሚዛን ሊደፉ የሚችሉ እርሶ የተባሉ ምሁራንን ከሀገር ቤትና ከዉጭ ሀገር አሰባስቦ ለሀገር ጥቅም ሲባል በዝግ ስብሰባ አንድ ዉሳኔ ላይ እነዲደረስ በአጽንኦት እንጠይቃለን። ለዚህ ታላቅ ድርድር የድርድር ጥበብ የሌለዉ የአማራን መሬት ለትግሬ መርቆ የሰጠ ገዱ አንዳርጋቸዉ በአባይ ዙሪያ ጫና ያሳድራል ብሎ መገመት ሆነ ተብሎ ድርድሩ ከጅምሩ አንካሳ እንዲሆን ሆነ ተብሎ የተሸረበ ያስመስላል።፡የልኡካኑም ቡድን ዶናልድ ትራምፕ አጠገብ ተሸማቆ ሲቆም የግብጽ ልኡካን ግን ያሰቡትን ማግኘታቸዉን የሚያሳይ የፎቶ ሹትም ያሳያል ዛሬ ስዩም መስፍን በወንጀል እንዳልተጠየቀ ሁሉ ነገ እነዚህ ሰዎችም እንደማይጠየቁ ያዉቁታል ዛሬ አረጋአዊ በርሄ ከዚህ ሁሉ ወንጀሉ በሗላ በድፍረት ፓርቲ መርቶ ለዳግም ጥፋት እድል ይሰጠዉ ነበር?።
የኤግዚቢሽኑ እና የውይይት መድረኩ ቅርጸት እየተቀየረ ነው ፡፡ አሁን - በመስመር ላይ
የ2018 የስነ ጽሑፍ ኖቤል ሽልማት ለሌላ ጊዜ ተላለፈ
ንስኻ እንታይ ባህ ከም ዘብለካ መታን ክትሕብር ክትክእል፤ እቲ ምስታ ካልኣይትኻ ክትራኸብ ከሎኻ ዝተሰመዓትካ ኣዝያ ባህ እተብል ነገር፤ ኣየነይተን ምዃና ምግላጽ እዩ። ንኣብነት ከምዚ ክትብል ትኽእል ኢኻ፤ ”እታ ከምዚ ዝገበርካያ(ዝገብርክያ) ኣገባብ፡ ንሳ ኣዝያ ጥዕምቲ ኔራ”፤ ኢልካ ክትነግር ትኽእል ኢኻ። ንኣብነት፡ ”ኣብዛ ቦታ እዚኣዶ ክትሓስየኒ ምኽኣልካ”? ብምባል ውን፤ባዕልኻ ሓሳባት ክተቕርብ ትኽእል ኢኻ። ወይ ውን ”ከምዚ እንተ ገበርካለይ እንታይ ይመስለካ፤ ኣብኣ ምትንካፍ ንዓይ ጥዕምቲ ’ያ”፤ ኢልካ ውን ምንጋር ይክኣል እዩ።
ናይ ሕቡራት መንግስታት ኣመሪካ ብፁዓን ጳጳሳት ጉባኤ ብምኽንያት ዝኽሪ መበል 50 ዓመት መስዋዕትነት ማራቲን ሉተር ኪንግ ኣብ ዘመሓላለፍዎ መልእኽቲ፥ ኣብ ሃገሮም ዝዀነ ይኹን ናይ ብዙሓት ኣሕዋትን ኣሓትን ዜጋታት ሰብኣዊ መሰልን ክብርን ንሓደጋ ከቃልዕ ዝኽእል ጸቕጥን ዘርአይናነትን ኣድልዎን ከይህሉ ናይ ሕዝብን መንግስትን ንቑሕነት ኣዚዩ ኣገዳሲ እዩ ክምዝበሉ ሲር ናይ ዜና ኣገልግሎት ኣፍሊጡ።
አንዱ መንጃ ፈቃዱን ሊያሳድስ ወደ አንዱ የአዲስ አበባ ዳርቻ ከተማ ይሄዳል፡፡ ነገሩ ሳይገባው አሥራ አንድ ወራትን በመንከራተት አሳልፎ በቅርቡ ተሰጠው፡፡ ለካንስ በቢሮክራሲያዊ ውጣ ውረድ ሰውዬውን ያንገላቱት አንዲት ብጣሽ ወረቀት መስጠት አቅቷቸው ሳይሆን ጉቦ ፈልገው ኖሯል፡፡ ከታች ጀምሮ እስከላይ ለማንኛውም ዓይነት ትንሽም ይሁን ትልቅ ጉዳይ ጉቦ ካልተከፈለ ምንም ነገር አይፈጸምም – የትም ቦታ፡፡ በመንግሥትም በቤተ እምነትም፡፡ በቤተ አምልኮው እንዲያውም ባይብስ፤ ከፈጣሪም ከመንግሥትም መቆራረጥ ማለት እንግዲህ እንደዚህ ነው፡፡ አቤት የምትልበት የበላይ አካልም ብትሄድ ለአቤቱታ ሰሚው ጉቦ መክፈል ይኖርብሃል፡፡ እንዲህም ሆኖ የጉቦ ተቀባዩን አድማስ አሰፋሃው እንጂ የትም ቢሆን ገንዘብህን መከስከስህ አይቀርልህም፡፡ በዜግነቴ አገኛለሁ የምትለው ነፃ ነገር የለም – ምናልባት አየርና ፀሐይ … ደግሞም ምናልባት በሀገር መቀበርን፤ በዚያስ ከማንም እኩል ነህ፡፡ እፉካም ውስጥ ግባ እመሬት እኩል ነህ፡፡ በምሥጦች ዓለም ዘረኝነትና ጎሠኝነት አይታወቅም፡፡
አንተ ግን የአገሪቷን ዶላር ትቦጠቡጣለህ እንጂ አንድ ዶላር አስገብተህ አታውቅም፡፡
በኦሮሚያ ክልል በምክትል ፕሬዝዳንት ማዕረግ የግብርና ቢሮ ኃላፊ የነበሩት የአቶ ዘላለም ጀማነህ ክስ ለጊዜው እንዲቆም ያዘዘው የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ባለፈው አርብ ታህሳስ 7 በነበረው የችሎት ውሎ ነው፡፡ ፍርድ ቤቱ ትዕዛዙን ያስተላለፈው በክልሉ የስነ ምግባርና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን የቀረበለትን ይግባኝ ከተመለከተ በኋላ ነበር፡፡ የፀረ-ሙስና ኮሚሽኑ ‘የታች ፍርድ ቤት ተገቢውን ብይን አልሰጠም’ በሚል ነበር ይግባኙን ያቀረበው፡፡ የአቶ ዘላለምን ጉዳይ እየተመለከተ ያለው በፊንፊኔ ዙሪያ የኦሮሚያ ልዩ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት በኃላፊው መዝገብ ከተከሰሱ ተከሳሾች ውስጥ ገሚሱ ሳይገኙ ክሱ ለብቻው...
2016-06-01 - ጽምብል ብሩራዊ ኢዩቤል ናጽነት ኤርትራ አብ ስቶክሆልም
• የግንባታ ግብዓቶች ወቅታዊ የገበያ ዋጋ ፕሮፎርማ፣
ኮንቲ ሮሲኒ የዘርአ ያእቆብን ድርሰት ከ‹ቅርጣግና ሌሊቶች› ጋር ለማስተያየት ሞክሯል፡፡ ‹የቅርጣግና ሌሊቶች (The Carthage Nights)› በ19ኛው አጋማሽ ላይ የተዘጋጀ የካቶሊኮች የፕሮፓጋንዳ መጽሐፍ ነው፡፡ በአንዲት መነኩሲት፣ በካቶሊክ ካህን፣ በሙስሊም ሙፍቲና በቃዲ መካከል በቅርጣግና (የዛሬይቱ ቱኒዚያ) የተደረገ የእምነት ውይይትን የሚገልጥ መጽሐፍ ሲሆን የታተመው በ1847 እኤአ በፓሪስ ከተማ ነው፡፡ የመጽሐፉ ዓላማ ክርስትና በእስልምና ላይ ያለውን የበላይነት በክርክር ማሳየት ነው፡፡
ራኢና: ኤርትራ ሓርነት፣ ፍትሒ፣ ዲሞክራሲ፣ ራህዋ፣ ሰላምን ሓድሕድ ምክብባርን ምጽውዋርን ዝሰፈና ሃገር ክትከውን እዩ። ልዕልና ሕጊ ዝሰፈና መሰልን ክብርታትን ሓርነታትን ኩሎም ዜጋታት ብዘይ ኣፈላላይ ብማዕረ ዘረጋገጸት ፍትሓዊት ንርትዓዊትን ሃገር ክትከውን እዩ።
ምክንያት ጉዳት የደረሰበት ሰው ካሣ ሊጠይቅ የሚችለው የመኪናው
በእርስዎ የ Google ትንታኔዎች ውሂብ ላይ እንዲታይ «ሁሉም ድር ጣቢያ ውሂብ» አዶን ጠቅ ያድርጉ
ማላያ የሰሜን ቀበቶ መንገድ ዮልአም እና ጉዝፔፔ…
ብዙ ሰዎች የራሳቸውን የተመራ IRA LLC ለማቋቋም አይመርጡም ፣ ምስክሮቻቸውን ለማዘጋጀት እና ፋይል ለማስገባት ወደ ህጋዊ የሕግ ሰነዶች አገልግሎት አቅራቢ ባለሙያ ይመለሳሉ።
በእዚሁ ፍፁም ዲሞክራሲያዊ እና የመስራች ጠቅላላ ጉባኤው አባላት በንቃት እንደተሳተፉበት በተነገረው ስብሰባ ላይ አሁን ላሉት የፓርቲው መዋቅሮች ከቀረቡለት ዕጩዎች ክዚህ በታች የተዘረዘሩትን የመስራች ጉባኤው ተሳታፊዎች መምረጣቸውን ጉዳያችን ከአዲስ አበባ ያገኘችው መረጃ ያመለክታል።በእዚህም መሰረት የፅህፈት ቤት አባላት -
ሓላፊ ቢሮ ሓለዋ ጥዕና ክልል ትግራይ ዶክተር ሓጎስ ጎድፋይ ሎሚ ድሕሪ ቐትሪ ንቴሌቪዥን እቲ ክልል ኣብ ዝሃብዎ ሓበሬታ ኣብ ከተማ መቐለ ኣብ ዝርከብ መወሸቢ ማእኸል ተወሺቦም ዝፀንሑ ሰባት ብዝተኻየደ ምርመራ 4 ደቂ ተባዕቲዮ ብቫይረስ ኮረና ከምዝተትሓዙ ሓቢሮም:: እቶም በቲ ቫይረሰ ዝተትሓዙ ሰባት ካብ ጅቡቲ ናብ መቐለ ዝመፅኡ ምዃኖም’ውን ተገሊጹ’ሎ::
ሰንበት ዘሓዋርያት ዘአሠርግዎ ሓምለ 5 2012 ዓ.ም. (ሓምለ 12 2020) - ኣገልግሎት ዜና ቫቲካን
አለቃ ወልደ ሰንበት፡- ብፁዕ አቡነ ጎርጎርዮስ ካልዕ፤ ብፁዕ አቡነ ሳሙኤል /የቀድሞው/ ዝዋይ የነበሩት፤ ብፁዕ አቡነ አትናቴዎስ /አሁን የወልዲያ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ፤ በርካታ የደብር አለቃ የሆኑ ሊቃውንትን አፍርቻለሁ፡፡
የፌደራል መንግሥት ከዚህ በመነሳት በጋምቤላ ክልል ቋሚ የመከላከያ ሠራዊት ጦር ካምፕ እንዲቋቋም አድርጓል፡፡ ነገር ግን መንግሥት ጥቃቱ በደረሰባቸው ቦታዎች ቀደም ብሎ ኃይል ለማሰማራት ባለመቻሉ፣ አሰቃቂው ጭፍጨፋ ከመፈጸሙም በላይ ሙርሌዎች ሕፃናትንና ከብቶች እየነዱ ተረጋግተው መሄዳቸው ብዙዎችን እንዳስቆጨ እየተነገረ ነው፡፡