text
stringlengths
384
122k
በህዳር ወር የሚካሄደውን ምርጫ ዶናልድ ትራምፕ እንዲያሸንፉ ለማድረግ ሩስያ እየጣረች መሆኑ በምክር ቤቱ የደህንነት ኮሚቴ መገለጹን የአሜሪካ መገናኛ ብዙሀን እያተቱ ይገኛሉ። ትራምፕ በተባለው ነገር እጅግ እንደተቆጡና ዴሞክራቶች ዜናውን ሊጠቀሙበት እንደሚችሉ መናገራቸውም ተገልጿል። የኒው ዮርክ ታይምስ ዘገባ እንደሚያሳየው፤ ይህ መረጃ ይፋ በተደረገበት ስብሰባ ላይ የትራምፕን ክስ የመራው ዴሞክራት አዳም ሺፍ መገኘቱ ፕሬዘዳንቱን አበሳጭቷቸዋል። የምክር ቤቱን የደህንነት ስብሰባ የተካፈሉት የትራምፕ ደጋፊዎች፤ ፕሬዘዳንቱ ሩስያን በተመለከተ ቆራጥ ውሳኔ ላይ እንደደረሱና በዚህ ምክንያትም ከአውሮፓ አገራት ጋር ያላቸው ወዳጅነት መጥበቁን ገልጸዋል። • ትራምፕ ከፑቲን ጋር በተያያዘ ወቀሳ እየዘነበባቸው ነው • ትራምፕ ፑቲን አሜሪካን እንዲጎበኙ ጋበዟቸው • ስለ ፑቲን ምን ያህል ያውቃሉ? አዳም ሺፍ በትዊተር ገጻቸው እንዳሉት፤ ዶናልድ ትራምፕ የውጪ አገራት በምርጫው እጃቸውን ስለማስገባታቸው በአሜሪካ የደህንነት ተቋሞች እና በምክር ቤቱ መካከል በሚደረገው የመረጃ ልውውጥ ጣልቃ ከገቡ፤ የሌሎች አገራትን ተሳትፎ ለመግታት የሚደረገውን ጥረት ሊያከሽፉ ይችላሉ። ትራምፕ ሀሙስ እለት የደህንነት ጉዳይ ጊዜያዊ ኃላፊያቸው ጆሴፍን ማጉሬን በሌላ ተክተዋል። ፕሬዘዳንቱ የደህንነት ጉዳዮች ቋሚ ኃላፊ ያደርጓቸዋል ተብለው የነበሩት ጆሴፍ በስብሰባው ላይ በመገኘታቸው ፕሬዘዳንቱ ሀሳባቸውን እንደቀየሩ ዋሽንግተን ፖስት ዘግቧል። ከደህንነት ጉዳይ ጊዜያዊ ኃላፊነት የተነሱት ጆሴፍን፤ በጀርመን የአሜሪካ አምባሳደር በሆኑት ሪቻርድ ግሪኔል እንደሚተኩ ፕሬዘዳንቱ ገልጸዋል። ሁለት የትራምፕ አመራር ውስጥ ያሉ ባለስልጣኖች በበኩላቸው ከስብሰባው በኋላ የጆሴፍ መነሳት የአጋጣሚ ጉዳይ መሆኑን ለኒው ዮርክ ታይምስ ተናግረዋል። የአሜሪካ የደህንት ኃላፊዎች፤ ሩስያ የትራምፕን የምረጡኝ ቅስቀሳ በማጉላት እና አጠቃላይ የምርጫ ሂደትን በማወክ በ2016ቱ የአሜሪካ ምርጫ ጣልቃ ገብታ ነበር ይላሉ።
የግብፅ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሳሜህ ሾክሪ ከብሉምበርግ ቴሌቪዥን ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ እንዳሉት ግብፅ በታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ቀውስ ላይ ለመነጋገር ቁርጠኛ መሆኗን እና ከማንኛውም ወታደራዊ ግጭት መራቅ እንደምትፈልግ ተናግረዋል። የግብፅ የውሃ ሀብቶች እና መስኖ ሚኒስትር መሐመድ አብደል አቲ በበኩላቸው ግድቡን በተመለከተ ዲፕሎማሲያዊ እርምጃዎች እንደ ቀጠሉ ናቸው ዲፕሎማሲያዊ ጥረቶች ፍሬያማ እስኪሆኑ ድረስ ተጨማሪ ዝርዝር መረጃ አልሰጥም ’’ በማለት ለአልጀዚራ በሰጡት መግለጫ ተናግረዋል፡፡ የግብፅ የውጭ ጉዳይ ምክር ቤት አባል የሆኑት ራካ ሐሰን ለአል ሞኒተር ሲናገሩ “የወታደራዊ አማራጭ ለግብፅ የማይታሰብ እንደሆነ ገልፀው ከዚህ ይልቅ ፓለቲካዊ ጫና መፍጠር አስፈላጊ እንደሆነ’’ ተናግረዋ፡፡ ከዚህ ጎን ለጎንም ግድቡን ከሚሰሩት ጀርመን እና ኢጣሊያን ኩባንያዎች ጋር መነጋገርን ጨምሮ ኢትዩጲያን ከሚደግፉት የአፍሪካ አገራት ጋርም መቀራረብ ያስፈልጋል ነው ያሉት፡፡ በየአፍሪካ ህብረት ድርድሮች ይከሽፉ እንደሆነ የተጠየቁት ሀሰን “መደምደሚያውን መናገር አይቻልም ምክንያቱም ዲፕሎማሲ አይታወቅም” ብለዋል። በሚያዚያ 6 ቀን በግብፅ ፣ በሱዳን እና በኢትዮጵያ መካከል በኪንሻሳ ከተደረገው የመጨረሻ ዙር ድርድር በኃላ ለአምስት ወራት ድርድር ሳይደረግ መቆየቱን ተከትሎ ግብፅ የተባበሩት መንግስታት የፀጥታው ምክር ቤት ጉዳዩን እንዲመለከት ጠይቃለች።
ዀቪድ-19 ብብዙሕ ገጻት ጸልዩና እዩ። ኣካላዊ፡ ኣእምሮኣዊ፡ ስምዒታዊ፡ መንፈሳዊ ተጽዕኖ ጌሩ እዩ። እናኣስፋሕፈሐ ከይከይድ ከኣ፡ ኣእዳውና ብግቡእ ክንሕጸብ፡ ኣብ ቀላጽምና ክንህንጥስ፡ ገጽና ምትንኻፍ ክንገድፍ፡ ኣካላዊ ምፍንታትን ከነዘውትር፡ ብዝተኻእለና ኣብ ገዛ ክንከውንን ክንውሸብ ተመኺርና ኣለና። ነዚ ሓበሬታ ብዙሕ ጊዜ ሰሚዕናዩ ስለ ዘለና ምድጋሙ ዘድሊ ኣይኰነን። ኣብዚ ሓጺር ጽሑፈይ ግና፡ ኣብ “ገዛ ምኻንን ምውሻብን”፡ ኣብ ኣእምሮን ስምዒትን ዘለዎ ጽልዋ ኣሕጺረ ከረድእ ክፍትን እየ። ምውሻብ” ዝበሃል ኣምር ሓድሽ ኣይኰነን። ኣብ ዘዘመኑ ኣብ ዝተራእየ ለበዳታት፡ ከም እኒ ዓባይ ሰዓል (influenza); ሳርስ፡ ኤች1ኤን1፡ ኢቦላ፡ ንምዕጋት ዝተጠቐምናሉ ውጽኢታዊ መሳርሒ እዩ። “ውሸባ” ክንብል ከለና ዝሓመመ፡ ወይ’ውን ብሕማም ዝተጠርጠረ፡ መታን ንኻልኦት ከይለክፍ፡ ኣብ በይኑ ምፍላይ ማለትና እዩ። ምውሻብ ወለንታውን ዘይወለንታውን ክኸውን ይኽእል። “ወለንታዊ“፡ ሰባት ብፍታዎም ኣብ ገዝኦም ኰፍ ክብሉ ከለው። ዘይወለንታዊ ከኣ ዝሓመሙ፡ ዝተለኽፉ፡ ምልክታት ዘርኣዩ ኣብ ሆስፖታል ክዕቖቡ ክግበር ከሎ እዩ። ነዞም ክልቲኦም ኣተኣላልያ ዘመሳስሎም ከኣ፡ እቲ ልሙድ ኣካይዳ ኣነባብሮኦም ተበቲኹ፡ ምስ ሕብረተሰብ ዘለዎም ርክብ ንግዚኡ ስለ ዝቋረጽ እዩ። መጠኑ ደኣ ይፈላለ እምበር፡ “ምውሻብ” ኣብ ኣእምሮኣውን ስምዒታውን ጥዕና ዘምጽኦ ኣሉታዊ ጽልዋ ኣለዎ። ኣብዚ ናይ ሎሚ ጽሑፈይ ከኣ፡ ነዚ ሓሳብ ኣሕጽር ኣቢል ከብርህ እየ። መጽናዕቲ ከም ዝሕብሮ፡ ሓደ ሰብ ካብ ሕብረተሰብ ተፈልዩ ልዕሊ 10 መዓልቲ ክውሸብ ከሎ፡ ንልዑል “ምልክት ድሕረ ማህሰይቲ” (PTSD) ዝተቃልዐ ይኸውን። ብፍላይ ንኣዋርኽ ክምጠጥ ከሎ ኸኣ፡ ጽልዋኡ ኣብ ኣእምሮኣዊን ስምዒታውን ጥዕና ኣዝዩ ልዕሉን እናዀነ ይኸድ። ጽልዋ “ውሸባ” ኣብ ኣእምሮኣውን ስምዒታውን ጥዕና ኸኣ፡ ብኸምዚ ይጅምር ሕሉፍ ኣተኩሮ (hypervigilance). ኣብዚ ዘለናዮ ኣዝዩ በዳሂ ኩነታት፡ ኣተኩሮ ክህልወና ኣዝዩ ኣገዳሲ እዩ። ዝወሃበና መምርሒ ብጥንቓቐን ብምስትውዓልን ክንስዕቦ ግዴታ ኣለና። መጠኑ ዝሓለፈ ኣተኩሮ ግና ጸዓትና በሊዑ ናብ ጸቕጥን ጭንቀትን ስለ ዘቃልዓና ክንጥንቀቅ ኣለና። ገሊኡ ቆርቦቱ ክሳዕ ዝጉዳእ ኢዱ ካብ ዝግባእ ንልዓሊ ይሕጸብ። ጎሮሮና ብዝሰርሰረና ክንስንብድ፡ ክንህንጥስ ከለና ቀልጢፋ ኣብ ሓሳብና ዝመጽእ፡ እዚ ለባዳ ኰይኑ ንስምብድን ንሻቐልን። ካልኦት ብዝገብርዎ ምቕስቓስ ንስምብድ። እዚ መጠኑ ዝሓለፈ ኣተኹሮ ኸኣ ጥዕና ኣይኰነን። ካብ ትፈትዎም ምፍልላይ (separation) ኩሉ ሰብ ኣብ ገዝኡ ክውሸብ ስለ ዝተነግሮ፡ ካብ ዝፈትዎም ስድራኡ፡ መሓዝቱ፡ ኣዝማዱ ዝተፈለየ ብዙሕ እዩ። ብፍላይ “ትንሳኤ ጎይታና የሱስ ክርስቶስ ኣብ ነብዕለሉ ዘለና መዓልታት፡ እቲ ምፍልላይ ኣዝዩ ገኒኑ ይርአ። እዚ ኸኣ ንጥዕና ኣእምሮና ብቐጥታ ይጸልዎ’ዩ እንተበልና ምግናን ኣይኰነን። ንጽምዋ፥ ካብኡ ሓሊፉ ንጭንቐትን ቅዛነትን ከም ዘጋልጸና ክንግንዘብ ኣለና። ካብ ካልኦት ምንጻል (detach). እዚ ቫይረስ ኣዝዩ ከም እንፈርህ ጌርና እዩ። መጠኑ ዝሓለወ ፍርሒ ግቡእ እዩ። ከነወግዶ’ውን ኣይንኽእልን። ፍርሒ ክውሕጠና ከሎ ግና ጥቓ ካልኦት ምቕራብ ከሰክፈና፥ ምስ ዝዀነ ሰብ ዝዀነ ነገር ክንገብር ክኽልክለና ይኽእል እዩ። ብፍላይ እዚ ኣብ ነዊሕ እዋን ግሉጽ ይኸውን። ፍርሒ ኸኣ ኣፍደገ ናይ ራዕዲ፡ ጭንቐት ከም ዘጋልጸና ርዱእ እዩ። ምጉዳል ናጽነት (lose of freedom) ሰብ ካብ ድቃስ ምስ ተበራበረ፥ ናቱ ዝዀነ ልምምድ ኣለዎ። ገሊኡ ቅድሚ ናብ ስራሕ ምእታዉ ናብ ጂም ብምኻድ ምውስዋስ ኣካላት ዝገብረ፡ ናብ ቤት-ጽሕፈቱ ኣቀዲሙ ኣትዩ ነገራቱ ዝሰርዕ፡ ቤት-መሸጣ ቡን ንግሆ ንግሆ ዘዘውትር፡ መግቡ ካብ ደገ ዝገዝእ፡ ብዕድመ ዝደፍኡ ስድራቤት በብእዋኑ ዝበጽሕ፡ ኣብ ነፍሲ ወከፍ ሰንበት ቤት-እምነት ዝኸይድ፡ ካልእን ልምምድ (routine) ዘለዋ ብዙሕ እዩ። ኣብዚ እዋን ግና ዳርጋእዚ ኹሉ ዝተነፍጎ ብዙሕ እዩ። እዚ ኸኣ ንብጹሕ ሰብ ስምዒታዊን ስነ ኣእምሮዋን ብድሆም ከም ዝዀኖ ርዱእ እዩ። ዘይርጉጽነት ብዛዕባ ለበዳ እዚ ቫይረስ ሓድሽ ብምኻኑ ብዛዕብኡ ዘለና ኣፍልጦን ቅድመ-ገምጋም ኣዝዩ ድሩት እዩ። ስለ ዝኰነ ብዛዕብኡ ንሰምዖ ሓበሬታ ብዙሕ ዝተቀያየረ ከም ዝኸውን ርዱእ እዩ። ብዙሕ ሓበሬታ ይስማዕ እዩ። እቲ ገሊኡ መሰረት የብሉን። ገሊኡ ገለ ክፋል ጥራይ ሓቒ ዘልዎ። ገሊኡ ጸጸኒሑ ይቕየር። ዝተለኽፉን ዝሞቱን ብቁጽሮም እናወሰኹ ይከዱ ኣለዉ። እዚ ኸኣ ንብዙሕ ኣብ ነውጺ ሸሚምዎ ኣሎ። ስለ ዝኰነ ጭንቐቱን ራዕዱን ሻቕለቱን ጸቕጡን እናወሰኸ እንተኸደ ኣይፍረዶን እዩ። ምስልቻው (boredom) መቸም ኩሉ ተረፍ ጊዜኻ ኣብ ገዛ ጥራይ ተሕልፎ እንተኼንካ፡ ምስልቻው ኣብ ኣየራት ክዝንቢ ክስምዓና ይኽእል’ዩ። ምስ ጊዜ ትገብሮ እናጠፍኣካ፡ ምስልቻው እናወሓጠካ ይኸይድ። እዚ ከኣ ናብ ብዙሕ ሕማቕ ኣመላትውን ክወስደና ተኽእሎ ኣሎ። ስለ ዝዀነ መሸጣ ኣልክሆል ብኣስታት 540 ሚኢታዊት ከም ዝወሰኸ ይንገር። ኣጠቓቕማ ማሕበራዊ መራኸቢ ሰማይ ከም ዝተሰቕለ ጸብጻባት ይሕብሩ። ናቱ ዝኰነ ዓቅሊ ጽበት ከም ዘለዎ፡ ናብ ዘይተደለየ ቅዛነት ከም ዝሸመና ርዱእ እዩ። ምስኣን መሰረታዊ ሃልክታት እዋን እቶ እቶ ክኸውን ከሎ፡ ሰብ ንጊዜ ጸገም ይዀነኒ’ዩ ዝብሎ ኣብ ገዝኡ ዝድርድሮ ሃለኽቲ ነገራት ብዙሕ እዩ። ገሊኡ ኣብዛ ዓለም ንበይኑ ከም ዝተፈጥረ፡ ንኻልእ ከይሓሰብ ዝድርድር ኣሎ። ብከምኡ መጠን ከኣ መሰረታዊ ሃለኽቲ እናተሳእኑ ይከዱ። ዓበይቲ ዕዳጋታት ከብሕታቶም ጥርሑ ካብ ዝኸውን ሰሙናት ሓሊፉ ኣሎ። ናይ ንጽህና ወረቃቕቲ ከም ኣብነት ክንጠቕስ ንኽእል። እዚ ከኣ ኣብቲ ሰብ ዘሕድሮ ሻቕሎት፡ ጭንቐት፡ ራዕዲ፡ ዓቕሊ ጽበት፡ ብስጭት ታእላው የብሉ። ብዙሕ ሰብ ከኣ ኣእምርኡ ብብዙሕ ተተንኪዩ እዩ። ቁጠባዊ ጽልዋ እዚ ለበዳ ኣብ ቁጠባ ርእዩ ዝዀነ ኣሉታዊ ለውጢ ኣምጺኡ እዩ። ብምኽንያት እዚ ከኣ ሃገራት ኣስታት 9 ትሪልዮን ዶላር ከም ዝኸስራ ይንገር። ብዙሓት ንኣሽቱ ሸቐጣት ተዓጽየን። ብዙሓት ካብ ስራሕ ተሶጊጎም እዮም። ኣብ ግለ-ሰባትን ቤተሰብን ሕብረተሰብን ዝፈጥሮ ገንዘባዊ ቅልውላ ርዱእ እዩ። ምናልባት እዚ ዝፈጠሮ ወጥሪ ይኸውን፡ ቤታዊ-ዓመጽ ብ 40 ሚኢታዊት ከም ዝወሰኸ ይንገር። ብዙሓት መዓልታዊ እቶቶም ስኢኖም ተጸበይቲ ኰይኖም ኣለዉ። እዚ ከኣ ኣሻቓሊ እዩ። ኣብ ኣእምሮ ጥዕና ዘለዎ ጽልዋ ኸኣ ርዱእ እዩ። ቁጥዓ፡ ብስጭት፡ ጸቕጢ፡ ጭንቐት፡ ራዕዲ፡ ቅዛነት ሰማይ ከም ዝበጽሐ ይንገር። ማዕኸናት መራኸቢታት ዝዘርውኦ ወረታት ኣብዚ እዋን ማዕኸን መራኸቢታት ዝዝርግሕኦ ዜናታት መብዛሕትኡ ዘሻቕልን ዘጨንቕን እዩ። ከምዚ ዝበለ ውዕዉዕ ዜና ረኺበን ኣይኰናን፡ ብመሰረቱ ዘዝኸፍአ ናብ ህዝቢ ምቕራብ ዕላምአን እዩ። ፍርሓት ዘቐናድባ (fear mongers) እንተበልናየን ምግናን ኣይኰነን። ብፍላይ ንሰምዖ ዘበለ መጽሞቒ/መጻረይ ‘ተዘይብልና፡ ጭንቐትና ክውስኽ ግድን እዩ። ምዕጻው ቤት/ትምህርቲ ልበዳ ንምጉዳልን ደቕና ንምክልኻልን ቤት/ቲ ዓጺና። ቆልዑ ኸኣ ገዛ ኰፍ ክብሉ ተገዲዶም። እዚ ኸኣ ዘሕደሮ ናቱ ዝዀነ ተጽዕኖ ኣለዎ። ቆልዑ ኣብ ገዛ ምሉእ መዓልቲ ክውዕሉ ከለው፡ ንዕኦም ንምክትታልን ምዝንጋዕን ነሕልፎ ጊዜ ከም ዘሎ ርዱእ እዩ። ከይስልችዎም ክንበላሓት ኣለና። ኣብ ማሕበራዊ መራኸብታት ከጽመዱ፥ ካልእ ኣማራጽታት ክንቕርበሎም ግድን እዩ። ብፍላይ ካብ ገዛ ንዝሰርሑ፡ ዝድገፉ ቆልዑ ንዘለውዎም፥ ክሳዕ ክንደይ ሸኸም ክኸውን ከም ዝኽእል ርዱእ እዩ። እዚ ከኣ ንብስጭት፡ ኣንጸርጽሮት፡ ጭንቐት፡ ካልእ ስነ-ኣእምሮኣዊ ጸገም ከጋልጸና ከም ዝኽእል ርጉጽ እዩ። ብምኽንያት እዚ ልበዳ ኣብ ሕብረተሰብና ጽቡቕ ነገር’ውን ኰይኑ እዩ። ብዙሕ ሰብ ምስ ቤተሰቡ ጊዜ ከሕልፍ ዕድል ረኺቡ። ማሕበራዊ ዝምድና ክሳዕ ክንደይ ኣድላይ ከም ዝዀነ ተረዲኡ። ኣብ ጽንኩር ጊዜ ንሓድሕድና ከም እንተሓላለን ንደናገጽን፡ ሰብኣውነት ዝበሃል ከም ዘይጠፍአ ዝተጋህደሉ ኣጋጣሚ እዩ ነይሩ። ንምእላዩ እንታይ ንግበር፧ እዚ ኣብ ላዕሊ ዝዘርዘርናዮ ጸገማት፡ ኣብ ኣእምሮኣዊ ጥዕና ጽልዋ ከም ዘለዎ ንምኰሮ ኣለና። ስቕ ኢልና እንተገዲፍናዮ፡ እናገደደን እናሳዕረረን ከም ዝኸይድ ርዱእ እዩ። ስለዚ እንታይ ንግበር ዝብል ሕቶ ክንምልሶ ግድን እዩ። እምነት ኣብ ኣምላኽ ኣብዚ ከምዚ ዝበለ ፈታንን ዘፍርህ ኩነታትን፥ “እምነት” ኣብ ፈጣሪ ምግባር ኣዝዩ ወሳኒ እዩ። እ/ሔር ኣምላኽ ንሰብን ገዛን ከተማን እንተዘይሓልይዎም፥ ሓለውቲ ንከቱ እዮም ዝነቕሑ። ልብና ኣብ ኣምላኽ ብምእማን ክጸንዕ፡ ናብ ፈጣሪ ክንጥምት ኣለና። እዚ ኣምላኽ ስለ ዝሕልወና ዝግብኣና ኣይንግበር ማለት ፈጺሙ ኣይኰነን። ከምቲ ግደ ኣምላኽ፡ ናትና ግደ ከም ዘሎ ርዱእ እዩ። እቲ ክንክእሎ እንኽእል እናገበርና፡ እቲ ዘይንኽእሎ ንፈጣሪ ብምሕዳግ፡ ኣብ ክንዲ ምፍራህ፡ ልብና ብእኡ ክጸንዕ ምእማን። ፍልጠትን ሓበሬታን ምእካብ ፍልጠት የናግፍ እዩ። ምሉእ ምርዳእ ዘይምህላው ከኣ ንዘይርጉጽነት ስለ ዘብእሶ፡ ክንሻቀል ግድን እዩ። ብዙሕ ዝተሓዋወሰን መሰረት ዘይብሉ ዘይሓላፍነታውያን ሰባት ዝዝርግሕዎ ሓበሬታ ብዙሕ እዩ። ስለዚ ካብ እሙናት (reliable) እንብሎም “ጥራይ” ሓበሬታ ክንረክብን፥ ገዛእ ርእስና በብግዚኡ ዝምዕብል ዜናታት ከነዕጥቕ፡ ካብ ዘይተደለየ ሻቕሎትን ጭንቐትን ክውሽበና 🙂 ይኽእል. ጽባቐ ቴክኖሎጅም ምጥቓም ዓለምና ብምኽንያት ምዕባለ ቴክኖሎጂ ዳርጋ ንእሽቶ ቁሸት ተቐይራ ኣላ። ነዚ ዕድል ከኣ ክንጥቐመሉ ኣለና። ካብ ዓይኒ ዝረሓቐ፡ ካብ ልቢ ርሓቐ ክንገብሮ የብልናን። ብጽሑፍ፥ ተሌፎን ብምድውዋል፥ ብቪድዮ ገጽ ንገጽ ብምርእኣይ ርክብና ክንቕጽል ኣለና። ክንድቲ ገጽ ንገጽ ምርካብ ዋላ ኳ እንተዘይኰነ፡ ንኣምሮኣዊ ጥዕናና ብመጠኑ ሕሉው ስለ ዝገብሮ፡ ብምንም ምኽንያት ርክብ ከነቋርጽ የብልናን። ኣብ ሳሎን ተሰሚርካ ምውዓል ጥዕና ኣይኰነን “ኣብ ገዛ ኩኑ” ስለ ዝተባህለ፡ ኣብ ጸልማት ንቐመጥ ማለት ኣይኰነን። ብድሕሪ ገዛና ጸሓይ ክንጽሎ፡ ኣብ ከባቢ ገዛና ክንቀሳቀስ፡ ክንጎይይ፡ ዝኽልክለና የልቦን። ንፈትዎ ንጥፈታት ኣብ ገዛና ከነዘውትር ኣለና። ናይ ገዛ ምንቕስቃስ፡ ምንባብ ንነፍስና ክድግፍ ይኽእል እዩ። ሓደስቲ ልምድታት (hobbies) ከነጥሪ ጽቡቕ ኣጋጣሚ እዩ። መግቢ ምስራሕ፡ ሙዚቓ ምልምማድ፡ ምስኣል ክእለትና ምምዕባል፡ ብዛዕባ መዓልታዊ ንጥፈታትና መዝገብ ምሓዝ፡ ሙዚቓ ምስማዕን ካልእን ክንምህዝ ንኽእል። ብፍላይ ደቕና ኣብ ገዛ ይውዕሉ ስለ ዘለዉ፡ ንዕኦም ዝሓወሰ ንጥፈታት ክንምህዝ ኣለና። ምስ ደቕና መግቢ ምስራሕ፡ ምስ ዕድሚኦም ዝኸይድ ጸወታትን ካልእን ክንገብር ከለና ኣብ ንሓድሕድና ዘለና ጥብቖ የደልድሎ እዩ። ልግስነት ምልምማድ እዚ ኩነታት ንገሊኡ ብፍሉይን ከቢድን ዝተንከፎ ክፋል ሕብረተሰብ ኣሎ። ኣብዚ ጊዜ ለውሃትና እነርእየሉ፡ ኣእዳውን እንዝርግሓሉ ጊዜ ምዃኑ ከዘክር እፈቱ። ነቲ ዝሕገዝ ሰብ ጥራይ ዘይኰነ፡ ነቲ ዝሕግዝ ሰብ’ውን ዝፈጥሮ ውሽጣዊ ዕጋበትን ምርግጋእ ኣሎ። ነዚ ሕማም ቁልዓት ዝዀኑ ክፋል ሕብረተሰብ ምዝካርን ምጥቓቕን እዚ ቫይረስ ብፍላይ ዕድመ ንዝደፍኡ፡ ንጥኑሳት፡ ንቖልዑ፡ ሕማም ናይ ምክልኻል ዓቕሞም (immunity) ዝጎደለ፡ ብፍሉይ ከም ዘጥቕዕ ይንግር። ስለዚ ነዞም ቃልዕ ዝዀኑ ክፋል ሕብረተሰብ ፍሉይ ኣቃልቦን ክንክንን ክንገብረሎም ሓላፍነት ኣለና። ብፍላይ እኳ ብዕድመ ዝደፍኡ፡ ናይ ምምሕባር ዕድሎም ኣዝዩ ሒደት ስለ ዝዀነ፥ ደሃዮም ብምግባር ዘድልዮም፡ ከም እኒ ምግዛእ መግብን ካልእን ክንሕግዞም ሰብኣውን መንፈሳውን ሓላፍነት ኣለና።
የፈረንሳይ ፕሬዚደንት ኢማኑኤል ማክሮን የንግድ መሪዎችና ሃምሳ የዓለም መሪዎችን ያሰባሰበ፣ የአየር ንብረት ለውጥን ለመዋጋት የሚያስፈልገውን ወጭ ማጠናከር ላይ ያተኮረ ጉባዔ ዛሬ ፓሪስ ውስጥ ከፍተዋል። ዋሺንግተን ዲሲ — የፈረንሳይ ፕሬዚደንት ኢማኑኤል ማክሮን የንግድ መሪዎችና ሃምሳ የዓለም መሪዎችን ያሰባሰበ፣ የአየር ንብረት ለውጥን ለመዋጋት የሚያስፈልገውን ወጭ ማጠናከር ላይ ያተኮረ ጉባዔ ዛሬ ፓሪስ ውስጥ ከፍተዋል። የዛሬ የመሪዎች ጉባዔ የተከፈተው ወደሁለት መቶ የሚጠጉ ሃገሮች የፓሪሱን የአየር ንብረት ስምምነት ከፈረሙ ሁለት ዓመታት በኋላ መሆኑ ነው። ውሉ ሀገሮች የበካይ ጋዝ ልቀታቸውን መጠን እንዲገድቡ እና ባለጸጎቹ ሃገሮች ታዳጊዎቹን ሃገሮች በአየር ንብረት ለውጥ ምክንያት የሚደርስባቸውን ጉዳት ለመቋቋም እንዲረዷቸው ይጠይቃል። የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚደንት ዶናልድ ትረምፕ በፓሪሱ ጉባዔ ላይ እንዲካፈሉ አልተጋበዙም። ፕሬዚደንቱ የፓሪሱ ውል ሌሎች ሀገሮች የሚጠቀሙበት እና ዩናይትድ ስቴትስን የሚጎዳ ነው በማለት ሃገራቸውን ከውሉ ማስወጣታቸው ይታወሳል።
ፖሊስተር ፈትል ቦንድ የማጣሪያ ጨርቅ ልዩ ንድፍ ንድፍ ጋር, 3D sponbonded lapping ሥራ ጋር ተዳምሮ, ዞን Filtech ከ ጥሩ የአየር permeability ባህርያት ጋር የተፈተለው ቦንድ የማጣሪያ ጨርቅ;ከፍተኛ የማጣሪያ ውጤታማነት;ከፍተኛ ጥንካሬ እና አንድ ጊዜ ቅርጹን ለመለወጥ ቀላል አይደለም;ለተለያዩ የኢንዱስትሪ አፕሊኬሽኖች ትልቅ ቅንጣቶች የሚጫኑ እና የሚበረክት።ከዞን ፊልቴክ የተፈተለው ፖሊስተር ኖቬቨን በPTFE membrane በተለበጠ፣ በውሃ እና በዘይት ተከላካይ፣ እና በአሉሚኒየም ፎይል ለፀረ-ስታቲክ እና በመሳሰሉት ከተለያዩ የስራ ሁኔታዎች የሚጠበቀውን ማሟላት ይችላል። ዞነል ፊልቴክ ከተሰነጣጠለው የማጣሪያ ጨርቅ በተጨማሪ የድምፅ ጥራት ያለው የሜምቦል ድጋፍ ሽፋን ለተቀባ አይነት ማጣሪያ ካርትሬጅ ያቀርባል። ጥያቄዝርዝር የዱቄት ማሰሻዎች፣ ፕላንሲፍተር እጅጌዎች፣ ለዱቄት ፋብሪካዎች የበለጠ ንጹህ ፓድ Zonel Filtech በጣም የላቁ የፕሮጀክት ሉምሶችን የተገጠመላቸው እጅግ በጣም ባለሙያ ከሆኑ የማጣሪያ ቁሳቁሶች አምራቾች አንዱ ነው-ሱልዘር እና የማጠናቀቂያ ማከሚያ ማሽኖች ሙሉ የዱቄት ማሰሪያዎችን ሊያቀርቡ ይችላሉ።ከዞን ፊልቴክ የሚገኘው የዱቄት ጥልፍልፍ እኩል እና በሰዓቱ የሚከበር ክፍት መጠን፣ ከፍተኛ የመሸከም አቅም፣ የተረጋጋ መጠን፣ የመቧጨር መቋቋም እና ለማጽዳት ቀላል፣ የምግብ ደረጃ ቁሶች ባህሪያት። ከዱቄት ማሰሪያዎች በተጨማሪ ዞንል ፊልቴክ የፕላንሲፍተር መግቢያ እና መውጫ እጅጌዎችን ያቀርባል።የፕላንሲፍተር እጅጌው የፖሊስተር ማጣሪያ ጨርቆችን ተቀብሏል ፣ በመሃል ላይ ካሉት ደጋፊ ቀለበቶች ጋር ፣ ለመጫን ምቹ ሆኖ ባለ ሁለት ጫፎች ተጣጣፊ ንድፍ።ከዞን ፊልቴክ መግቢያ እና መውጫ የፕላንሲፍተር እጅጌዎች ተጣጣፊ ፣ ከፍተኛ የመጠን ጥንካሬ ፣ መተንፈስ የሚችል ነገር ግን የማይፈስ ዱቄት ፣ ቀላል የመጫን እና ዘላቂ ፣ ልዩ መጠኑ ሊበጅ ይችላል። እና Zonel Filtech እንዲሁም ጥሩ ጥራት ያላቸውን የፕላኒየር ማጽጃ ፓድ / የጥጥ ንፁህ ንጣፎችን ያቀርባል ፣ ማንኛውንም እርዳታ የሚያስፈልግ ፣ እኛን ለማነጋገር እንኳን ደህና መጡ!
መጭመቂያው የማቀዝቀዣው ዑደት ኃይል ነው.በሞተር የሚነዳ እና ያለማቋረጥ ይሽከረከራል.ዝቅተኛ የሙቀት መጠንን እና ዝቅተኛ ግፊትን ለመጠበቅ በእንፋሎት ውስጥ ያለውን የእንፋሎት መጠን በጊዜ ውስጥ ከማውጣት በተጨማሪ የማቀዝቀዣውን የእንፋሎት ግፊት እና የሙቀት መጠን በመጨመቅ በማሻሻል የማቀዝቀዣውን ሙቀት ወደ ውጫዊ የአካባቢ ጥበቃ ሚዲያዎች ለማስተላለፍ ሁኔታዎችን ይፈጥራል ።ማለትም ዝቅተኛ የሙቀት መጠን እና ዝቅተኛ ግፊት ያለው የማቀዝቀዣ ትነት ወደ ከፍተኛ የሙቀት መጠን እና ከፍተኛ ግፊት ሁኔታ ተጨምቆበታል, ስለዚህም የማቀዝቀዣው ትነት እንደ ማቀዝቀዣው በተለመደው የሙቀት አየር ወይም ውሃ መጨናነቅ ይችላል. 2. ኮንዲነር ኮንዲነር የሙቀት መለዋወጫ መሳሪያ ነው.ተግባራቱ የሙቀት መጠኑን እና ከፍተኛ ግፊትን ለማቀዝቀዝ እና ለማቀዝቀዝ የአየር ሙቀት መጠን እና ከፍተኛ ግፊት ያለው የአየር ማቀዝቀዣ የእንፋሎት ሙቀትን ለማስወገድ የአካባቢን ማቀዝቀዣ (አየር ወይም ውሃ) መጠቀም ነው. የማቀዝቀዣ እንፋሎት ወደ ማቀዝቀዣ ፈሳሽ በከፍተኛ ግፊት እና በተለመደው የሙቀት መጠን.የማቀዝቀዣ ትነት ወደ ማቀዝቀዣ ፈሳሽ በመቀየር ሂደት ውስጥ, የኮንዲሽኑ ግፊት ሳይለወጥ እና አሁንም ከፍተኛ ግፊት መኖሩን መጥቀስ ተገቢ ነው. 3. ስሮትልንግ ኤለመንት (ማለትም የማስፋፊያ ቫልቭ) ከፍተኛ ግፊት እና መደበኛ የሙቀት መጠን ያለው የማቀዝቀዣ ፈሳሽ በቀጥታ ወደ ዝቅተኛ የሙቀት መለኪያ ትነት ይላካል.እንደ ሙሌት ግፊት እና ሙሌት ሙቀት መርህ - የደብዳቤ ልውውጥ, የማቀዝቀዣውን ፈሳሽ ግፊት ይቀንሱ, ይህም የማቀዝቀዣውን የሙቀት መጠን ይቀንሳል.ከፍተኛ ግፊት እና መደበኛ የሙቀት መጠን ያለው የማቀዝቀዣ ፈሳሽ ዝቅተኛ የሙቀት መጠን እና ዝቅተኛ ግፊት ያለው ማቀዝቀዣ ለማግኘት በሚቀነሰው መሳሪያ ስሮትል ኤለመንት በኩል ይለፋሉ እና ከዚያም ለኤንዶተርሚክ ትነት ወደ ትነት ይላካሉ።የካፒታል ቱቦዎች ብዙውን ጊዜ በማቀዝቀዣዎች እና በአየር ማቀዝቀዣዎች ውስጥ በዕለት ተዕለት ሕይወት ውስጥ እንደ ስሮትል ንጥረ ነገሮች ይጠቀማሉ. 4. ትነት ትነት የሙቀት መለዋወጫ መሳሪያም ነው።ዝቅተኛ የሙቀት መጠን ያለው እና ዝቅተኛ ግፊት ያለው የማቀዝቀዣ ፈሳሽ በእንፋሎት ውስጥ ይተናል (ይፈልቃል)፣ የቀዘቀዙትን ነገሮች ሙቀትን ይይዛል፣ የቁሳቁስ ሙቀትን ይቀንሳል እና ምግብን የማቀዝቀዝ እና የማቀዝቀዝ አላማን ያሳካል።በአየር ማቀዝቀዣው ውስጥ, በዙሪያው ያለው አየር እንዲቀዘቅዝ እና አየር እንዲቀንስ ይደረጋል.በእንፋሎት ውስጥ ያለው የማቀዝቀዣው የሙቀት መጠን ዝቅተኛ ከሆነ, የሚቀዘቅዘው ነገር ዝቅተኛ ነው.በማቀዝቀዣው ውስጥ, የአጠቃላይ ማቀዝቀዣው የትነት ሙቀት -26 C ~ -20 C, እና በአየር ማቀዝቀዣ ውስጥ ከ 5 C ~ 8 C ጋር ተስተካክሏል.
ኣብዚ ወርሒ`ዚ ጥራሕ ብዙሓት ሂንዱ ካሽሚር ብእስላማዊ ኣኽረርቲ ምስተቐተሉ ፡ ተወሳኺ ቅትለት ብምስጋእ፡ ኣባይቶም ሓዲጎም ከም ዝሃደሙ ገለ ኣባላት ንድምጺ ኣመሪካ ተዛሪቦም ኣለዉ። ፓንዲትስ ተባሂሎም ዝጽውዑ፡ ውሑዳን ኣባላት ዓሌት ሂንዱ`ዮም፡ ኣብቲ ህንዲ ትቆጻጸሮ ሸነኽ ካሽሚር ኣብ ዝተሓጽረ ቐጽሪታት ዝነብሩ። ሕጂ ግን መጥቃዕቲ እስላማዊ ኣኽረርቲ በዚሑና ኢሎም፡ ገዝኦምን ቀጽሮምን ሓዲጎም ክሃድሙ ጀሚሮም ኣለዉ። እቲ ቐጽሪ ብፖሊስን ወተሃደራትን ህንዲ`ዩ ዝሕሎ። ብመሰረት ካብቲ ቦታ ዝተረኽበ ሓበሬታ ኣብዚ ወርሒ`ዚ ጥራሕ 11 ሰለማውያን ሰባት ብጥይት ተቐቲሎም፡ ክልተ ፓንዲት፣ ኣርባዕተ ሂንዱ ዘይኮኑ ማይግራንት ሰራሕተኛታት ሓደ ካብ ውሑዳን ሲቅ፣ ሓደ ሙስሊም ማይግራንት፣ ክልተ ድማ ሙስሊም ነበርቲ`ዮም ። Resistance Front(TRF) ዝተባህለ ኣብ ፓኪስታን ዝመደበሩ እስላማዊ ዕጡቕ ጉጅለ`ዩ ነቲ ቅትለት ከም ዝፍጽሞ ዝግለጽ፡ ንመብዛሕቲኡ`ውን ይኣምነሉ`ዩ። ንሱ ፡ምስ ሰበ ስልጣን ህንዲ ንዝሰርሑ`የ ዒላማ ዝገብር ምባሉ`ውን፡ ኣሶሴይትድ ፕረስ ጸብጺቡ`ሎ። ሕጂ እቲ ዓሌት ፓንዲትስ ዝርከብሉ ሕጹር ቀጽሪ ዳርጋ ባዶ ከምዝተረፈ`ዩ ሓደ ካብቶም ነበርቲ ዝገልጽ። ወኪል ድምጺ ኣመሪካ ናብቲ ቀጽሪ ክኣቱ ደልዩ፡ ዋርድያ፡ ንጸጥታ ኣመኽንዮም ከምዝኸልእዎ ይገልጽ። ናይ ካሽሚር ፍሉጥ እስላማዊ ምሁር ላዕላዋይ ሙፍቲ ናሲር ኡል እስላም ንድምጺ ኣመሪካ ክገልጽ ከሎ፡ብሂንዱ ዝምራሕ መንግስቲ ህንዲ`ዩ ኣብ 90`ታት ነቶም ፓንዲትስ ካብ ካሽሚር ከም ዝግዕዙ ጌርዎም ይብል። እዚ ምሁር ሙስሊም"ሙስሊም ማሕበረሰብ ንኣማኢት ፓንዲት ኣብ ሽንጥሮ ካሽሚር ኣዕቁቡ`ዩ፡ ብገንዘብ ኮነ ንዝሞትዎም ብባህሎም ክቐብሩ ሓጊዝና ኢና። እቶም ፓንዲት ናብ ካሽሚር ክምለሱን ምሳና ክነብሩን ን30 ዓመታት ክንሓቶም ጸኒሕና ኢና" ይብል ። ማዳን ላል ዝተባህለ፡ ገና፡ ኣብቲ ቀጽሪ ዝነብር ዘሎ ሂንዱ ብወገኑ፡ ቀዳማይ ሚንስተር ህንዲ ዝነበረማንሞሃን ሲንግ ኣብ 2008 ኣብ ዘውጽኦ ፖሊሲ፡ ዝተመዛበሉ ውሑዳን ሂንዱ ናብ ካሽሚር ተመሊሶም ምስ ናይ ካሽሚር እስላም ብጾቶም ብሰላም ክነብሩ ኣተባቢዑ`ዩ ይብል። ናይ ስራሕ ዕድል ብምሃብ ልዕሊ 300 ፓንዲት ከምዝተመለሱ`ውን ይገልጽ። ንሱ ንባዕሉ ምስ ጓሉ ንክቕመጥ ቅድሚ ዝተወሰነ ዓመታት ናብ ካሽሚር ከም ዝተመለሰ`ውን ይገልጽ። ሕጂ ግን ድሕሪ`ዚ ዳሕራዋይ መጥቃዕትታት እቶም ፓንዲት ክፈርሑ ጀሚሮም ኣለዉ ይብል። እስላማዊ ምሁር ናስር እስላም ብወገኑ ንኽብሪ`ቶም ዝተቐተሉ ናብ ገዛውቶም ከምዝበጽሐን ነቲ ማሕበረሰብ ድጋፉ ከምዘርኣየን ነጊሩ`ሎ። "ብናተይ እምነት፡ ኣብዚ ቐረባ ኣብ ልዕሊ ውሑዳን ዝተፈጸመ ቅትለት ብናጻ ኣካል ክጻረ ኣለዎ፡ እቲ ሓቂ ክወጽእ" ኢሉ። ኣተሓሒዙ፡ ገለ ፓንዲትስ ንምስሊ ሙስሊም ምድዋን ክገድፍዎ ኣለዎም ክብል ነቒፉ። ሙፍቲ ካሽሚር ናስር ኢስላም ከምቲ ኣነ ካብ መጀመርያ 90`ታት ጀሚሮምንዝተቐተሉ ኣማኢት ፓንዲትስ ዝኾነንክዎ፡ እቶም ፓንዲትስ ድማ ንቕትለት`ቶም 150 ሺሕ ዝኾኑ ሙስሊም ካሽሚር ክኹንኑ ኣለዎም ኢሉ ።
ፕረዚደንት ጆ ባይደን ንነዊሕ እዋን ደጋፊ’ቲ “ፊልባስተር” ተባሂሉ ዝጽዋዕ፡ ምትዕንቓፍ መስርሕ ድምጺ ምሃብ፡ ደኣ ይንበሩ’ምበር፡ ሕጂ ነቲ ኣገባብ ከትርፉዎ ኣብ ዝወጠኑሉ እዋን ግን ካብ ሰልፊ ሪፓብሊካን ተቓውሞ ዝገጠሞም ይመስል። ፊልባስተር-ኣባላት ሰነት ድምጺ ክሓልፈሉ ኣብ ዝውሰን እዋን ኣንዊሖም ብምዝራብ ነቲ ሰዓታት ድምጺ ምሃብ ዘናውሑሉ መስርሕ’ዩ። ኣብዚ እዋን’ዚ ላዕለዋይ ባይቶ ኣመሪካ (ሰነት) ብማዕረ 50 ብ50 ክልተ ተቐናቐንቲ ሰልፍታት ተሓዚኡ ኣሎ። ምስ ድምጺ ምኽትል ፕረዚደንት ግን ደሞክራት ዓብላልነት ደኣ ይሃሉዎም እምበር፡ ንኣገደስቲ ውሳነታት ኣብ ዘሕልፉሉ ግዜ ግን ኣዝዩ ኣሸጋሪ’ዩ ጸኒሑ። እዚ ናይ ፊልባስተር መስርሕ ንኽተርፍ ብውሑዱ ናይ 60 ኣባላት ሰነት ድምጺ ድጋፍ የድልዮ። እዚ መስርሕ ክተርፍ ዝምጕቱ ወገናት፡ እቲ ኣገባብ ንደሞክራሲያዊ መስርሕ ዝጻረር ምዃኑ ይዛረቡ። ካልኦት ግን ኣብ ክንዲ ብቐጥታ ብድምጺ ጥራይ ውሳነ ምሕላፍ፡ ኣባላት ሰነት ተኻቲዖምን ኣብ ስምምዕ ብምብጻሕን ክውስኑ ከም ዝሕግዝ ይኣምኑ። ኣባላት ሰልፊ ደሞክራት ዝዀኑ ጆ ማንቺንን ክይርሰን ሲነማን ነቲ ሓሳብ ከም ዘይቅብሉዎ ድሮ ኣተንቢሆም ኣለዉ። ስክፍታኦም ምናልባት ሰልፊ ሪፓብሊካን ኣብ ዝመጽእ ምርጫ ንታሕተዋይን ላዕለዋይን ባይቶ ምስ ዝቈጻጸሩዎ ድላዮም ንኽገብሩን ሕግታት ክቕይሩን ዕድል ዝኸፍት’ዩ ካብ ዝብል ሻቕሎት’ዩ። መራሒ ላዕለዋይ ባይቶ ውሑዳን ዝዀኑ ሚች ማኮነል’ውን፡ ሰልፊ ደሞክራት ንናይ ፊልባስተር ሕጊ እንተ ኣፍሪሶም፡ ሪፓብሊካውያን’ውን ንውሳነታት ዘደንጕዩሉ ካልእ ምርጫታት ኣይክስእኑን’ዮም ኢሎም ኣለዉ።
ታሪኩ ፤ በትግራይ ክልል እዳጋሀሙስና አካባቢው ላይ ወንጀለኞችን አድኖ ለህግ በማቅረብ ተልዕኮ ወደተሰማራ አንድ የሰራዊቱ ክፍል ለስራ ጉዳይ ስልክ በደወልኩ ጊዜ የተነገረኝ ነው ። የእዳጋሀሙሱ አዛውንትና ታሪኩን ያካፈለኝ የሰራዊቱ አመራር ጊዜ ወስደው የሆድ የሆዳቸውን ብዙ የተጨዋወቱ ቢሆንም ፤ እኔ ግን እንዳንሰለች አንዷን ነጥብ ብቻ መርጫለሁ ፤ ጁንታውን በተመለከተ አዛውንቱ በምሬት የተናገሩትን ። ” የእዳጋሀሙሱ አዛውንት እንባ ” ብየዋለሁ ፡፡መልካም ንባብ :- ሲመቻቸው መሀል አዲስ አበባ ገብተው ከሚረሱን ፤ የግል ጥቅማቸው ሲነካ ደግሞ በየዋሻው ተወሽቀው ለጦርነት ከሚያጩን አዋራጆች ይልቅ ፤ በክፉውም በበጎውም ጊዜ እኛን መስሎ የኖረው ሠራዊት ነው – የእኛ ። ” የራሷን ግልገል የበላች ድመት ለዶሮ ጫጩት ምን ግድ አላት ” እንዲሉም ፤ በትጥቅ ትግሉ ወቅት የተሻለ ሀሳብ ባላቸው ታጋይ ልጆቻችን ደም እየታጠበ እዚህ የደረሰው ሰውበላ ቡድን ፤ መብራት አጥፍቶ በጥቁር ምሽት የመከላከያ ሰራዊቱ ላይ ያን በደልና ግፍ ሲፈፅም ፤ የመሸው የእኛ ልብና ህሊና ውስጥም ነበር ። አክሱም ፅዮን አስቀድሰን ፤ አልነጃሺ መሰጊድ ሶላት ሰግደን ፤ ስጋ ወደሙን ተቀብለን ፤ እንደየ እምነታችን ለፈጣሪያችን ተገዝተን ለምንኖረው ለእኛ ፤ ክቡሩ የዕምነት ቤታችንን የጦር መሳሪያ ግምጃ ቤት ያደረጉት እምነት የለሾች ፤ ባንታደል እንጂ ይቅርታ ሊጠይቁን ይገባ ነበር ። ለሩብ ክፍለ ዘመን በቀረበ ዕድሜ ከሰራዊቱ ጋር የገነባነውን ወዳጅነት ፣ የመሰረትነውን ትዳር ፣ ያፈራነውን የጋራ ሀብትና የቀለስናትን የጋራ ጎጆ በአንዲት ምሽት በእብሪት የናዱብን ከሀዲዎች ፤ ባንታደል እንጂ ይቅርታ ሊጠይቁን ይገባ ነበር ። ለጊዜው የምናፈርሰውን መሰረተ ልማት መልሰን በሶስት ወር ውስጥ እንገነባዋለን አትጨነቁ ብለው ፤ ለሶስት ወር ያህል ጭለማ ውስጥ ያቆዩን ፤ ያለ ምግብና ውሀ በቤት ውስጥ አሽገውን የራሳቸውን ህይወት ለማትረፍ በየጢሻው የተደበቁት ከሀዲዎች ፤ ባንታደል እንጂ ይቅርታ ሊጠይቁን ይገባ ነበር ። ለፕሮፓጋንዳ ፍጆታ ብቻ ሲባል የመከላከያ ሰራዊቱንና የኤርትራን ሰራዊት ወታደራዊ አልባሳት አምርተው በወንጀለኞች ግፍ ያስፈፀሙብን ግፈኞች ፤ ባንታደል እንጂ ይቅርታ ሊጠይቁን ይገባ ነበር ። በለኮሱት የጦርነት እሳት ማህበራዊ ቀውስ የፈጠሩብን ፤ ቀውሱን ፈጥረውብንም ሰብአዊ እርዳታው እንኳን እንዳይደርሰን እንቅፋት የሆኑን ጉዶች ፤ ባንታደል እንጂ ይቅርታ ሊጠይቁን ይገባ ነበር ። ” ፅድቁ ቀርቶብኝ በቅጡ በኮነነኝ ” እንዲሉ ግን ፤ ዛሬም እንዳለመታደል ሆኖ ፤ የዚሁ ህሊና ቢስ ቡድን የውስጥና የውጪ ርዝራዦች ፤ በፕሮፓጋንዳዎቻቸው ለይቅርታ ሳይሆን ለተጨማሪ በደል ፤ ለፍቅር ሳይሆን ለተጨማሪ ጠብና ጥላቻ እያፈላለጉን ስለመሆኑ ስሰማ ፤ በትጥቅ ትግሉ ወቅት የተሰዋ ልጄን አስታውሼ አልቅሻለሁ። የእኔ ልጅ ፤ ልጄ በረሀ ወጥቶ የነበረው ለዕኩልነት መሆኑን ሳስብና ፤ ይህ ቡድን ደግሞ ዕኩልነትን እንደ ውርደት ቆጥሮ ” አለቅነት ወይም ሞት ! ” ብሎ በስተርጅናም ተራራ ለተራራ መንጠላጠልን ገንዘቡ አድርጎ ሳይ ፤ ልጄን ያጣሁት አሁን እንደሆነ ያህል ተሰማኝ ። ለካስ የተሰለፈው በአላማ ከማይመስሉት ጋር ኖሯል አልኩ ። በእነዚህ ሰዎች ህሊና ውስጥ እውነትም ፣ እምነትም ፣ ፍቅርም ፣ ሚዛናዊነትም ፣ ግብረ ገብነትም ፣ ጥበብም ፣ ማስተዋልም የለም ። በእነዚህ ሰዎች ህሊና ውስጥ ታጭቆ የሚገኝ ሁለት ነገር ብቻ ነው ፤ የበዛ ዘረኝነትና አለቃ ሆኖ የመኖር ፍላጎት ። እንደልብ ሰውነቴ የሚታዘዝ ቢሆን ፤ ልጄ ያኔ የወደቀለትን አላማ ፤ ዛሬ እኔ ከመከላከያ ሰራዊቱ ጎን ተሰልፌ ባሳካሁት ነበር ። ነገር ግን እንደምታየኝ አቅመ ደካማ ነኝ ፤ የማውቃቸውን ወንጀለኞች ለመጠቆምና መንገድ ለማመላከቱ ግን ዛሬም ቢሆን አልሰንፍም ። የፈረሰ ቤቴን ሲጠግን ፤ እንኳን ወዳጅ ጠላትም ቢሆን እተባበራለሁ እንጂ ፤ የሚያፈርሰው ነው የኔ ወገን ብዬ ጎጆዬን ከሚያፈርሰው ጋር ስለምን እተባበራለሁ ። እነኚህ ሰዎች ዛሬም አሳቻ ሰአት እየጠበቁና ቤት ለቤት እየዞሩ ፤ ” ኑ ሀገር እናፍርስ ” በሚል ወጣቱን በድብቅ ለዕልቂት ለመመልመል እየሞከሩ ነው ፤ ምንም እንኳን ሰሚ ጆሮ ባያገኙም ። እንዲያም ስል ግን ፤ አንድ ፣ አንድ አላዋቂን ወይም ደግሞ እንደነሱ በዘረኝነት የታወረና ለእኩልነት ሳይሆን ለበላይነት መታገል የሚሻ ይጠፋል ማለቴ አይደለም ። የሆነው ሆኖ ፤ እኛ ከመከላከያ ሰራዊቱ ጋር ነን ። የፈረሰውን እንጠግናለን እንጂ ፤ ዳግም ለማፍረስ በሀሰት ፕሮፓጋንዳ ለተጠመደው አጥፊው ሀይል ጆሮ አንሰጥም ።
ፕረዚደንት ኣመሪካ ጆ ባይደንን መዘንኦም ፕረዚደንት ሩስያ ቭላድሚር ፑቱኒን ትማሊ ሰሉስ ኣብ ዝገበሩዎ ናይ ማንዛ ርክብ፡ ሞስኮ ንዩክሬን ክትወርር እንተ ፈቲና ብመንገዲ ኪዳን ሰሜን ኣትላንቲክ (ኔቶ) ኣብ ልዕሊ’ታ ሃገር ተሪር ቍጠባዊ ማዕቀብ ክገብሩ ምዃኖም ኣጠንቂቖም። ኣብቲ ዕጹው ርክብ፡ ድሕሪ ኣብ ዝሓለፈ ወርሒ ሰነ ኣብ ጀነቫ ዝተኻየደ ናይ ኣካል ምይይጥ ክልተ መራሕቲ ሃገራት’ዩ ዝኸውን ዘሎ። ኣብቲ ትማሊ ዝተኻየደ ርክብ፡ ፕረዚደንት ባይደን ንፑቲን ሰራዊቶም ንዩክሬን ገጾም ካብ ምንቅስቓስ ክቝጠቡ ኣጠንቂቖም። ሩስያ ኣስታት 10 ሽሕ ዝበጽሑ ሰራዊት ኣብ ዶባት ዩክሬን ኣጸጊዓ ምህላዋ ይፍለጥ። ኣማኻሪ ሃገራዊ ጸጥታ ኣመሪካ ጄክ ሱሊቫን ንድምጺ ኣመሪካ ከም ዝሓበሮ፡ ሩስያ ዝዀነ ወተሃደራዊ ምንቅስቓስ እንተ ገይራ፡ ኣመሪካ፡ ብመገዲ መሓዙታ ሃገራት ኤውሮጳን ኔቶን ኣቢላ ንተሪር ቍጠባዊ ማዕቀብ ክትደፍእ’ያ። ኣብቲ ርክብ ፕረዚደንት ፑቲን፡ ነታ ደጋጊማ ኣባልነት ኔቶ እትሓትት ዘላ ዩክሬን ናብቲ ኪዳን ከም ዘይትጽንበር ፕረዚደንት ባይደን ከውሕሰሎም ሓቲቶም። ርክብ ባይደንን ፑቲንን ድሕሪ ዝሓለፈ ወርሒ ምስ መራሒ ቻይና ሺ ዢንፒንግ ዝተኻየደ ርክብ ላዕለዎት መራሕቲ’ዩ ዝኸውን ዘሎ። ኣብቲ እዋን ፕረዚደንት ባይደን ቀንዲ ዛዕባኦም’ውን ጉዳይ ታይዋን’ዩ ነይሩ።
ጾመ ጽጌ ካብ መስከረም 26 ክሳብ ሕዳር 5 ሓደ ወርሕን ዓሰርተ መዓልቲ ዝሓዘ እዋን እዩ ። እዚ እዋን ናይ ፍቃድ ጾም እንጸሞ እዩ። ሕጻኑ አምላከ ቅዱሳን መድኃኔ ዓለም ኣዲኡ ወላዲተ ኣምላክ ቅድስተ ቅዱሳን ድንግል ማርያም ምስ ጻድቁ ዮሴፍን ሰሎሜን ኮይኖም ንሰለስተ ዓመትን መንፈቅን ዝተሰደድዎ እንዳዘከርና ዝበጽሖም መከራ እንዳሓሰብና እንጸሞ ጾም እዩ። እዚ እዋን ካብ መስከረም 26 ክሳብ ሕዳር 5 ዘሎ ወርኃ ጽጌ ዘመነ ጽጌ ተባሂሉ ይጽዋዕ። ኣብዚ እዋን ኣብ ቅድስት ቤተ ክርስትያና ዝንበቡ ንባባት ፣ ዝዝመሩ መዝሙራት፣ዝስበኹ ስብከታት ፣ ዝቅወም ማኅሌት ብሓፈሻ ዝበጽሕ ስብሐተ እግዚአብሔር ሰማይ ብኸዋኽብቲ ፣ ምድሪ ብጽጌያት ማዕሪጋ ዝረኣዩ ምኻኖም ዝገልጽ እዩ። ወርኃ ጽጌ ኩሉ ዝበጽሕ መንፈሳዊ ኣገልግሎት መበገሲኡ “ነዚ ሕጻንን ኣዲኡን ሒዝካ ናብ ግብጺ ህደም ክሳዕ ዝነግረካ ከኣ ኣቡኡ ጽናሕ” ኢሉ ብዝነገሮ መሠረት ክሳዕ “እቶም ነፍስ እዚ ሕጻን ዚደልዩ ሞይቶም እዮም እሞ፡ ተንሥእ፡ ነዚ ሕጻንን ነዲኡን ሒዝካ፡ ናብ ምድሪ እስራኤል ኪድ። ” ተባሂሉ እቲ መልኣኽ ገሊጹ ክሳዕ ዝነግሮ ድማ ኣብ ስደት ሠለስተ ዓመትን ሽዱሽተ ኣዋርሕን ጸኒሖም /ራእይ.12፣6/ ። ድሕሪኡ ናብ ሃገሮም ናዝሬት ከምዝተመልሱ እንዝክረሉ እዋን እዩ። (ማቴ.2፥13,20) ት.ኢሳ.19፣1፣ እንባቆም 3፣6-7፣ መዝ.83፣3/፡፡ ኣብ መበል 14 ክፍለ ዘመን ዝነበሩ አበው ኣባ ጽጌ ብርሃን ፍረ ካብ ፍዮሪ ዕንበባ ዕንበባ ካብ ፍረ ከምዝርከብ ንኣዴና ቅድስተ ቅዱሳን ድንግል ማርያም ንወዳ መድኃኒ ዓለም ኢየሱስ ክርስቶስ ብፍረን ብዕንበባን እንዳመሰል ኣብ ዝደረሶ ድርሰቱ ከምዚ ይብል “አፈወ ሮማን ማርያም ጽጌ ቀናንሞ ወአበሜ፣ እስከ ተጸምሐየየ በጾም ዘመልክዕኪ ጊዜ ድክታሜ፣ እምተመነይኩ ተሳትፎ ከመ እኅትኪ ሰሎሜ፣ ወፍሥሓኪ ዘአልቦ ፍጻሜ ” ፡፡ ትርጉሙ “ ሽቶ ሮማን ዕንበባ ቀናንሞ ዝኾንኪ ቅድስት ድንግል ማርያም ግርማ መልክዕኺ ክሳብ ዝጽልምው ብስደትን ድኻምን ብዙሕ ብኽያት ዝበጽሓኪ ኩሉ መከራ ፣ ኣነ’ውን ድሌተይከም ሓፍትኺ ሰሎሜ ቲ’ መከራኺ ሓቢረ እንተዝቅበሎ ።” ከሙኡ ከኣ ኣብ አርክ ሥሉስ ኣብ ስደታ ዝበጽሓ ሓዘን ልቅሶን ሰቆቃ ዝበጽሓ እንዳዘከረ ኣብ “ ሰቆቃው ድንግል “ ዝደረሶ ድርሰቱ ከምዚ ይብል “ ጸሓይ ትለብሲ ውሉደ ብርሃን ድንግል ማርያም ካብ ክፋእ ሄሮዶስ ንወድኺ ሒዝኪዮ ምስ ሃደምኪ ዝበጽሓኪ መከራ ወርሒ ዝወድዩ ኣእጋርኪ ብብዝሒ መገዲ ብዋዕየ ሑጻ ክቃጸል ከሎ ይትረፍ ሰብ ኣእማንውን ምበኸዩ ኔሮም። “ ይብለና። ቅድስት ቤተ ክርስቲያን ኣብዚ መዘከርታ ስደታ ንዝኾነ ዘመን፡ ምሳሌን ምሥጢርን ታሪኽን እናሰማመዐት ብፍሉይ ማኅሌት ንእትጥቀመሉ ማኅሌተ ጽጌ ብሓፈሻ ብሠለስተ ኣገባብ ነዚ እዋን ከምእተኽብሮ ምስትውዓል የድሊ። ንሳቶም ኸኣ ብማኅሌት፥ ብቅዳሴ፥ ብዝክር እዮም። እቲ ምሉእ ለይቲ ሰንበተ ክርስቲያን ብፍሉይ ተመስጦ ዝቕጽልን ዝቐርብን ዝማሬውን ካብ ድጓ ቅዱስ ያሬድ፥ ማኅሌተ ጽጌ ከምኡውን ሰቆቃወ ድንግል ዝተረኽበ እዩ። ብምሳሌ ይኹን ብትንቢት ቅድመ ሓዲስ ኪዳን ንዝተነግረላን፤ ከምኡውን ካብ ጽንሰታ ጀሚሮም ኣብ ኵሉ መዋዕላ፡ ካብ ጐይታ ከይተፈልየት ምእንቲ ደቂ ሰባት ንዝገበረቶ ኵሉ እናተገልጸ ዝዝከረሉ ፍሉይ እዋን ንምስታፍ ሰንበት መጸ ሊቃውንትን ካህናትን ዲያቆናትን ምእመናን ብናፍቖትን ብሓንቀውታን ክጽበይዎ ይቕንዩ። ምስ ተጀመረ ድማ ለይቲ ምሉእ ብተመስጦ ክዝምሩ ይሓድሩ። ቅዳሴ ድማ የቕድሱ። ዝክራ ድማ በብተራ ብምግባር ካብ በረኸታ ይሳተፉ። ናይ ኣዴና ቅድስተ ቅዱሳን ድንግል ማርያም ስደታ እንዝክሮ። እሳ ንዓና ክትብል ናይ ሕይወት እንጀራ ተሸኪማ ምጥማያ ናይ ሕይወት መስተ ሒዛ ምጽምኣ ናይ ሕይወት ልብሲ ሓዚላ ምዕራቃ ሙቀተ መንፈስ ቅዱስ ዝዕድል ተኸኪማ ቁሪ ምህራማ ንሓስብን እንዝክርን ። ዘመኑ ናይ በረከት እዩ’ሞ ኣዘክሪ ድንግል እንዳበለና ብምግባረ መንፈሳዊ ካብ በረከቱ ንሳተፍ ። ብኻልእ መገዲ ከኣ ወርኃ ትፍሥሕት እዩ። ኣብ ክረምቲ ዝደኸመ ፈረ ጻዕሩ ዝረኽበሉ እዋን ስለዝኾነ በሊዑ ሰትዩ ደስ ይብሉ። ዘይሰርሐ ግና ካብ ምሕዛን እንተዘይኮይኑ ካልእ ዕድል የብሉን ። እዚ ከኣ ምሳኤኡ ዘመነ ክረምት ናይዚ ዓለም ምሳሌ ዘመነ መጸው ድማ ናይ መንግሥተ ሰማያት ። ናይዚ ዓለም ምግባር ትሩፋት ዝሰርሐ ኣብቲ ዝመጸእ ዓለም ተድላን ክረክብ ከሎ፣ እቶም ሰናፋት ኃጥኣን ግና ክፍሎም ምስ ግቡዛት እዩ ።
የዩናይትድ ስቴትስ የሣይንስ ልዑክ ፕፎፌሰር ገቢሣ ኤጄታ በኢትዮጵያ ጉብኝት አድርገው በትምህርት ማዳረስና ጥራት እንዲሁም በምግብ ዋስትና ጉዳዮች ላይ ተናግረዋል፡፡ ወደ አዲስ አበባ የተጓዙት ፕሮፌሰር ገቢሣ የኢትዮጵያ መንግሥት በአጭር ጊዜ ውስጥ ከፍተኛ ትምህርትን ለማስፋፋት ያደረገውን ጥረት አሞግሰው እርምጃው ለዜጎች ብዙ ዕድል መክፈቱን ተናግረዋል። ነገር ግን ከዩኒቨርሲቲዎች መምህራንና ከተማሪዎች ጋር ባደረጉት ጥልቅ ውይይት በኢትዮጵያ የትምህርት ጥራት አሣሣቢ መሆኑን አክለው ገልፀዋል። ፕሮፌሰር ገቢሣ በውጪ ከሚገኙና ብቃት ካላቸው የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ጋር ስምምነት በማድረግ መምህራንን በድኅረ ምረቃ ፕሮግራሞች በአስቸኳይ ማሰልጠንን እንደ መፍትሔ ጠቁመዋል። በኢትዮጵያ የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ የሚደረገውን ትግል በአጭር ጊዜ ማሣካት ከባድ እንደሆነ የገለፁት ፕሮፌሰር ገቢሣ በሥልጣን ላይ ያለው መንግሥት በዚህ ረገድ እስካሁን ያከናወናቸውን ተግባራት አድንቀዋል። ይሁን እንጂ አገሪቱ ሰፊ እንደመሆንዋ መንግሥት ሁሉንም የትምህርና የልማት ተግባሮች በራሱ ማከናወን ስለማይችል አማራጩ ለግሉ የኢኮኖሚ ዘርፍ በቂ ዕድል መፍጠር እንደሆነ አስገንዝበዋል።
ዝዘርጋሕካዮ ቪድዮ ተዓዚበስ ካብ ኩሉ ዝገለጽካዮ ሓንቲ ኣገዳሲት ኮይና ረኺበያ ናብኣ ኣትኲረ ፡ ብስከ መልሲ ክህበካ እምበር ሓደ ኤርትራዊ ኮይኑ ንሓደ ትግራዋይ መልሲ ክምልስ ዘይሕሰብ ነገር እዩ, ንሎሚ ክብል ግና ናብ ትግራዋይ ክጽሕፍ ኪኢለ , ምኽንያቱ ኤርትራዊ ኮንካ ንትግራዋይ ምጽሓፍ ንነፍስኻ ናብ ደረጃ ተጋሩ ምውራድ እዩ ,ንሎሚ ክብል ግና ክወርድ. ኣብ ቪድዮኻ ከምቲ ልሙድ ንሃገራውያን ደቂ-ኤርትራ ምጽራፍ ደስ እዩ ዝብለካ ስለምንታይ ከምኡ ትገብር ግና ብዘይ ምኽንያት ኣይኮነን ንስኻ ሓደ ነቶም ኣብ ፈቐዶ ሻውላት ተሴኲዖም ዝነብሩ እትኒዓሸር ዝመስል ጠባይ ስለ ዘለካ ኢኻ ነንስቲ ትጻረፍ ዝለኻ'ምበር ኣንስተይቲ ክብርቲ ፍጥረት እያ ፡ ኣብ ባህሊ ኤርትራ ንሰበይቲ ዝጻረፍ እቲ ዝሓመቐ ሰብ እዩ ፡ ንዓኻ ግና መንፈዓት እዩ. ናብ ቀንዲ ጽሕፈተይ ክኣቱ ሃገራዊት ደሃብ ኣብ ቲቪ ኢርትራ ቃለ ሓተታ ጌራ ዛዕባ ግጥምታት መዓስን ከመይን ከም ዝጀመረት ገሊጻ ኔራ ፡ ሃገራዊት ደሃብ ዘይገበረቶ ጌረ ኣይበለትን ኣብቲ እትነብረሉ ኣመሪካ ገጣሚት ምዃና ዘይፈልጥ ሰብ የለን ክበሃል ይከኣል እዩ , ከምኣ ክበዝሓውንዩ ትጽቢት ኩሉ ,ንስኻ ነቲ ንሳ ዝበለቶ ኣይተዋሕጠልካን ጥራይ ዘይኮነ " እዛ ሰብ ትሩፋ እያ ትመስል እሞ ትፈልጥዋ ኣድራሽኣ ንገሩኒ ክትብል" ሓቲትካ. በቲ'ልካ በቲ ኣድራሽኣ ንምርካብ ክትረክብ እንታይ ጸገም ኣለዎ ደሃብ ንመድረኽ ፈስቲቫላት ብዓውታ እንተዘይገጢማትሉ እቲ ፈስቲቫል ቁሪ ዝኾና . ደሃብ ካልእ ብልጫውን ኣለዋ ሃገራዊ መትከልን ጽልኢ ወያነን... ንስኻን ከማካን ተጸዋዊዕኩም ንእንዳ ወያነ ኣ.ኣ ዞኽ..ዞኽ ክትብሉ ከለኹም ደሃብ ግና ንወያነ ጠራሮ ኢላ ትገጥመሎም ኔራ ፡ ተስፋጽዮን ሕማምካ ካልእ እዩ , ስለምንታይ ንተጋዳይ ኢሳያስ ኣድኒቓቶ ከብድኻ ዝረመጸካ ጉዳይ እዩ . ደሃብ ሎሚ ጥራይ ኣይኮነትን ንተጋ. ኢሳያስ ኣድኒቓቶ ኣብ ምብጻሕ ኒው-ዮርክ ተጋዳላይ ፕረሲደንትናውን ኣብ ቅድሚ ልዕሊ 4 ሺሕ ኤርትራውያን "ብኣኻ ዕግብቲ " እየ ዝበለቶ ኣብ ዩትዩብ ኣለካ , ኩለን እተን ክትጸርፈን ቃሕ ዝብለካ ሓርብኛታትውን ካብ ናይ ደሃብ ዝፍለ እምነት የብለንን ,ከምኡ ዘግበረን ክንዮ ሃገርነት ንተጋ.ኢሳያስ ንኣግእዞ ደቀ-ንስትዮ መሪሕ ተራ ስለ ዝጻወት ኣቦ-ፍናን ስለ ዝኾነውን እዩ፡፡
እ.ኤ.አ በ1750ዎቹ በለንደን ከተማ ጎዳናዎች የሆነ የሚያስገርም ሰው ብቅ አለ። ስሙ ጆናስ ሀንወይ (1712-1786) ይባላል። የሆነ ቀን ከጨርቅና ከቆዳ ቀጣጥሎ የሰራውን ዘባተሎ ግዙፍ ጃንጥላውን ይዞ ብቅ ሲል ‹ምን ጉድ ነው?› በሚል ስሜት ሰዎች ተከተሉት፡፡ ጃንጥላውን ይዞ በወጣ ቁጥር አንድ ገበያ ህዝብ ያጅበው ጀመር፡፡ ምናልባት የሚሸነቁጥ የሚያዋርድ ስድብም ይከተለው ይሆናል፡፡ ለሰላሳ ዓመታት ይሄው ምቾት የሚነሳ አጅብ አልቀረለትም፡፡ እነሆ ዛሬ በአሜሪካ ብቻ በዓመት 33 ሚሊዮን ጃንጥላዎች ይሸጣሉ፡፡ 365 ሚሊዮን ዶላር አካባቢ ለግብይቱ ይውላል፡፡ ከእኛም ሀገር የመከላከያ በጀት ጋር እንደሚወዳደር ልብ በሉልኝ፡፡ በዘመናዊው ዓለም በዓለማቀፍ ደረጃ እስከ 90 በመቶ የሚሆኑት ሴቶች ጃንጥላ ተጠቃሚዎች እንደሆኑ ይገመታል። ዛሬ ጃንጥላዎች ከዝናብና ሀሩር መከላከያነታቸው በተጨማሪ የውበት፣ የፋሽን መሳሪያዎች ሆነው ያገለግላሉ፡፡ ሌላም ነገረ ሀቲታችንን የሚያሰፋ ተረክ እነሆ... በስብሐትኛ- አቦ ተውና፣ ያኔ ዓመተምህረት አልነበረም፡፡ ብቻ በአስራ ስምንተኛው ክፍለ ዘመን አንድ ቀን፣ የሙዚቃው ጠቢብ ቪትሆቨንናና ወልፍጋንግ ገተ በእግር እየተንሸራሸሩ ሳለ ድንገት አንድ መስፍን በመንገዳቸው ላይ እስከ አጃቢዎቹ መጣ፡፡ ገተ መንገድ ለቆ ሲሽቆጠቆጥ፣ ቪትሆቨን ግን ከመንገዱ ንቅንቅ አላለም፡፡ መስፍኑ ለምን መንገድ እንደማይለቅ ቪትሆቨንን በጠየቀውም ጊዜ አለ... ‹‹ልዑል ሆይ፤ አንተ ልዑልነትን የተቀዳጀኸው በመወለድ ብቻ ነው፡፡ አዕላፍት ልዑላን ነበሩ፡፡ ሌሎች ሺዎች ልዑላን ወደፊት ይኖራሉ፡፡ ነገር ግን አንድ ቪትሆቨን ብቻ...›› ቪትሆቨን፣ ቪትሆቨንን ለመሆን ግን አርባ ዓመታት ፈጅቶበታል። የመስማት ችሎታውን አጥቷል፡፡ ይህ በሞዛርት አንደበት ሳይቀር አድናቆት የዘነበለት የረቂቅ ሙዚቃ (classical music) ጠቢብ ቪትሆቨን፣ በዕድሜ ዘመኑ አጋማሽ ቀስ በቀስ መስማት አቆመ፡፡ ነገሩ እጅግ አስደንጋጭ ሆነበት፡፡ ራሱን እስኪጠላ ድረስ ተረበሸ፡፡ በዝናብ ውስጥ ለረጃጅም ሰዓታት ጠዓረ ሞት መስሎ ተመላለሰ። ተቅበጠበጠ። ራሱን ለማጥፋት ዳዳው። መስማት ያቆመ ሰሞን ራሱን ለማጥፋት አቅዶ ለወንድሞቹ ጽፎት የነበረው የስንብት ደብዳቤ፣ ከሞተ በኋላ በቤቱ ተገኝቷል፡፡ ጥቂት እንቀንጭብ... ‹‹My misfortune is doubly severe from causing me to be misunderstood. No longer can I enjoy recreation in social intercourse, refined conversation, or mutual outpourings of thought. Completely isolated, I only enter society when compelled to do so. I must live like an exile. In company I am assailed by the most painful apprehensions, from the dread of being exposed to the risk of my condition being observed… What humiliation when any one beside me heard a flute in the far distance, while I heard nothing, or when others heard a shepherd singing, and I still heard nothing! Such things brought me to the verge of desperation, and well-nigh caused me to put an end to my life. Art! art alone, deterred me. Ah! how could I possibly quit the world before bringing forth all that I felt it was my vocation to produce?›› … በመጨረሻ አዲሱን ማንነቱን ለመቀበል ተገደደ፡፡ ከዓለም ተገለለ። ተነጠለ፤ የሌለ ያህል ተረሳ፡፡ ራሱን ሙዚቃዊ ፈጠራዎቹ ውስጥ ቀብሮ እሱ የማይሰማውን የረቂቅ ሙዚቃ ጥዑም ውህድ ማርቀቁን ተያያዘው። አስደናቂዎቹን ፈጠራዎቹን የሰራው መስማት ካቆመ በኋላ ነበር፡፡ የተጋፈጠው ፈተና ግን የምንጊዜም ምርጥ የረቂቅ ሙዚቃ (classical music) ሰዎች ተርታ ከመመደብ አላገደውም፡፡ ከገጠመው መራር ዕጣ ጋር ተናንቆ እንዴት የሕይወት መንገዱን እንደቀየረ ሲናገር፤ ‹‹ዕጣ ፋንታዬን ጉሮሮው ላይ ፈጠረቅሁት›› ብሏል። ዛሬ ትውልድ በየዕለቱ በስራዎቹ እየተደነቀ የዓለምን መልክ ከቀየሩ መቶ ሰዎች መሃል ደምሮ ያስታውሰዋል፡፡ ስሙን ለማስታወስ የተቸገርኩት አንድ ሰው ሳነበው የገረመኝ አንድ ሀሳብ አለው፡፡ በአንድ ዐረፍተ ነገር ብቻ ሲቀርብ ‹‹human mind is a gigantic duplicating machine›› ዘመኑን በሚሊዮንም ስፈረው በሺህ የሰው ልጅ ከአደን ዘመን ጀምሮ ያሳየው የኑረት ዘይቤ መሻሻል በጣም ጥቂት ነው፡፡ ብዙው ሰው ኢምንት ሳያበረክት በስህተት እንደተጠራ ተጀምሎ ሲቆጠር ኖሮ ነው የሚያልፈው፡፡ ሱሪያሊቱ (ገሃድ ዘለል ይለዋል ነቢይ መኮንን) ሰዓሊ ሳልቫዶር ዳሊ፤ ‹‹የሴትን ልጅ ውበት ከአበባ ጋር ያመሳሰለው የመጀመሪያው ሰው እሱ ፈላስፋ ነው፡፡ የደገመው ግን ደደብ ነው።›› ይላል። አልበርት ካሙም በካሊጉላ አንደበት፤ ‹‹አያትህን መብለጥ ካልቻልክ አስቀድሞውኑ ሞተህ መቀበር ነበረብህ።›› የሚል ግልምጫ ሰንዝሯል፡፡ ብዙ ሰው በኑረት ለዛው እንደ ተፈጥሮ ስህተት የሚቆጠር ምንም ነው፡፡ የአያቱን ዳዊት የሚደግም የአባቱን ሙታንታ የሚታጠቅ ስርዝ ድልዝ ነገር፡፡ ይሄን ጽሁፍ የማንበብ ተነሳሽነቱ ያለህ አንተ፣ ይሄን ይሄን እንደ ስህተት መቆጠርን የምትጸየፍ ይመስለኛል፡፡ አየህ ዛሬ እኛ የምንኖርበትን ንቅሳታም ዘመናዊ ዓለም የገነቡት ነጠል ብለው መቆም የቻሉ፣ ሌላ ዓይነት የሕይወት ቅኝት የነበራቸው ጥቂት ሰዎች ናቸው። ዛሬ ያለውን ዘመናዊ ስልጡን ዓለም አንድ በአንድ የቀረጹት ሕይወትን በተለየ እንግዳ ዓይን የታዘቡት፣ ከተራ ምልከታ ተነስተው ነባሩን ዘልማዳዊ ዓለም የሚቀይር ሀሳብ ያረቀቁት ነበሩ፡፡ ሲግመን ፍሮይድ፣ አርኪመድስ፣ ኒቼ፣ ማርቲን ሉተር፣ ቻርለስ ዳርዊን፣ ጋሊሊዮ፣ ሶቅራጥስ፣ ቡድሃ፣ ቶማስ ኤዲሰን፣ ቫን ጎ፣ የእኛው ሀገር ፈላስፋ ዘርዓያዕቆብ … ሌሎችም ሌሎችም በየስርቻው በየጉራንጉሩ፣ በእኛም ሀገር ጭምር አሉልህ፡፡ አብዛኞቹ በዘመናቸው የተወገዙ ወይ አድማጭ ያጡ ንጡላን ነበሩ። ዛሬ እግርህን በጀብደኝነት አንፈራጠህ ቆመህ ሰልፊ (ራስ በራስ ፎቶ) የምትነሳበትን ስልጣኔ የመሰረቱት ግን እኒሁ ዘመንን የቀደሙ የትናንት መሰሎችህ ነበሩ፡፡ የቫን ጎ’ማ ይለያል፡፡ እንኳን ሲኖር ሲስል ዛፎቹ ሳይቀር ንጡል ሆነው ለምህላ ቅርጫፎቻቸውን ያንጨፈርራሉ። ያጣ የነጣ ድሃ ነበር፡፡ ኑሮውን የገፋው ወንድሙ በሚልክለት ወርሃዊ 100 ፍራንክ ድጎማ ብቻ... እሱም ብዙ ጊዜ በሰዓቱ አይደርስለትም። ዘመኑን እንደ ስደተኛ ወፍ እየበረገገ ተወጣት፡፡ የመጨረሻዎቹን ስምንት ወራት ባሳለፈባት የፈረንሳይ ገጠራማ መንደር ጥቂት ሳምንታት አብሮት ከተሰለፈው ጋውጊን ሌላ አንድም ጓደኛ አልነበረው፡፡ በህዝቡ ዘንድ የተገለለ እንደ እብድ የሚቆጠር ነበር፡፡ ይህ ብቸኛ ወዳጁ ጋውጊን ለተሻለ ጥበባዊ መደነቅ ወደ ታይቲ ለመሄድ ሲነሳ ወፈፍ አደረገው። አጓጉል ተጫወተ፡፡ ጀሮውን ሸለተ፡፡ ዛሬ ለትውልዶች ሁሉ በአንድ እጅ ጣቶች ከሚቆጠሩ ጥቂት አስደናቂ ጠቢባን ቀዳሚው እሱ ነው፡፡ ሌላ አንድ ታሪክ ልጥቀስልህ... ፈላስፋው ቤኔዲክት ደ ስፒኖዛ ገና በወጣትነት ዕድሜው ከሆላንድ የአይሁድ ማኅበረሰብ የገጠመው ተቃውሞ እጅጉን የሚያስደነግጥ ሆነ፡፡ ስፒኖዛ ‹ኢቲክስ› በተሰኘ መጽሐፉ ላይ እንዳሰፈረው፤ ከአብርሃም ዘመን ጀምሮ የተደነገገው ከአይሁዳዊያኑ አስተሳሰብ ፍጹም ያፈነገጠ ሀይማኖታዊ አረዳድ ነበረው፡፡ ልቀንጭብልህ... ‹‹It is a category mistake to think of God in normative or value terms. What God is Nature itself—the infinite, eternal, and necessarily existing substance of the universe.›› ነገር ግን ገና ሀሳቦቹ እንኳን በቅጡ አድማጭ አግኝተው እንደ ጠያቂ ሳይጎላ በፊት የደች አይሁዳዊያን ማኅበረሰብ ከፍተኛ ውግዘት አዘነቡበት፡፡ በምኩራብ ተሰባስበው በሰው ልጆች ታሪክ እጅግ ከባዱን የመነጠል ውሳኔ አሰሙ፡፡ ተወገዘ፤ ፍጹም ተገለለ፡፡ ‹‹መቼም የትም ሲቆም ሲቀመጥ፣ ሲነሳም ሆነ ሲተኛ፣ ሲሄድም ሆነ ሲመጣ የተረገመ ይሁን፡፡ ማንም ከእርሱ ጋር በአንድ ቤት ጣሪያ ስር ለአፍታ እንኳን እንዳይሆን፡፡ ማንም ከእርሱ ጋር በቃል፣ በጥቅሻም ሆነ በጽሁፍ አይነጋገር፡፡ በቅዱሳቱ መጻሕፍት ላይ የተጻፈው መርገምት ሁሉ ይስፈርበት...›› ‹‹If one is different, one is bound to be lonely›› የሚለው የእንግሊዛዊው ፈላስፋ Aldous Leonard Huxley አባባል ለስፒኖዛ በትክክል ይሰራል፡፡ ስፒኖዛ የሚደግፈውም ሆነ ስራ የሚሰጠው ስላጣ በአደገኛው የመስታውት ጥሬ ዕቃ ማድቀቅና ጽዳት ሥራ ላይ ለዓመታት ለመስራት ተገደደ፡፡ በመፍጨት በማድቀቁ ሂደት የሚፈጠረው ብናኝ ተጠራቅሞ ሳንባውን ስለጎዳው ገና በጎልማሳነቱ ለሕልፈት ዳርጎታል፡፡ ቢሆንም ይህን ለመሰለው የሚያብረከርክ ውግዘት ሸብረክ ሳይል ቀጥሎ የተሃድሶውን ዘመን ከመሩ አሳቢያን መካከል ተመድቧል። ከእርሱ በኋላ በተነሱ ጥቂት የማይባሉ ፈላስፎችና ጸሐፍት ላይም ተጽዕኖውን አሳርፏል፡፡ እኔ እንኳን እንደ አቅሚቲ ገና ከጅምሩ የዚህ ገፈት ቀማሽ ሆኜ በሕይወት አጋጣሚ በሕይወት መበርገጌን ብቻ ታቅፌ እንደ አምባሣደር ብርሃኑ ድንቄ ‹‹ብቻዬን ቆሜያለሁ!›› ማለት ከጅሎኛል። አምባሳደር ብርሃኑ፣ የንገሱን አገዛዝ ተቃውመው ራሳቸውን ከማግለላቸው በፊት በአሜሪካ የኢትዮጵያ አምባሳደር ነበሩ፡፡ አጀባቸው እልፍ ነው፡፡ ወዳጆቻው እንኳን ዲፕሎማቶች፣ የሀገራት መሪዎች፣ ታላላቅ ሰባኪያን፣ ጋዜጠኞች ነበሩ፡፡ ራሳቸውን ካገለሉ ጀምሮ ግን ሁሉም ለንጉሱ ቀና አስተሳሰብ በነበረው በአሜሪካ መንግስት መጠቆርን ሽሽት ገለል አደረጓቸው። አምባሣደሩም ከንጉሡ ጋር በፈጠሩት ውርክብ በዙሪያቸው የነበሩ ሁሉም ሰዎች ሲሸሹ፣ ከፍተኛ ብቸኝነትና የመፍራት ድንጋጤ ውስጥ ተዘፈቁ፡፡ I Stand alone በተሰኘች ሚጢጢ መጽሐፋቸው ላይ እንዲህ ይላሉ… ‹‹ለእኔ ጓደኛ ማለት ጓደኛ ነው። ያሉኝን ጓደኞች ማጣት ወይም አዲስ ጓደኛ ማፍራት አልፈልግም፡፡ አንዳንዴ ምነው ለጓደኝነት ደንታ ባልሰጠኝ እላለሁ፡፡ ሆኖም ግን በብቸኝነት ለመኖር እየጣርኩ እንኳን ያለጓደኛ መኖር አልሆነልኝም። [...] አንድ ጊዜ የዋሽንግተንን መጥፎ ስሜት ለማምለጥ ወደ ኒውዮርክ ከተማ ሄድኩ። እዚያም አንድ ሆቴል ገባሁ፡፡ ብቸኝነት በጣም ስለተሰማኝ ካገኘሁት ሰው ጋር በማንኛውም አርዕስት ላይ መነጋገር ፈለኩ። ግን ከማን ጋር አወራለሁ? ሆቴል ውስጥ ከነበሩት ሰዎች ዞር ብሎ እንኳን ያየኝ ሰው አልነበረም፡፡ ወዲያው ከሆቴል ወጥቼ ወደ ባቡር ጣቢያ አመራሁ፡፡ በዚያ ሠዓት ሰዎች ከስራ ወደ ቤት ለመመለስ ይጣደፉ ነበር። እኔም ከሰው ጋር ተቀላቅዬ ቶሎ ቶሎ መራመድ ጀመርኩ። ወደ የት እንደሚሄድ ሳላውቅ በጣም የተጠቀጠቀ አንድ ባቡር ውስጥ ገባሁ፡፡ ሰው እርስ በእርሱ ይጋፋል፤ ይተያያል፤ ቃል የሚተነፍስ አንድም ሰው ግን አልነበረም። ከሰው ጋር መቀላቀሌ ለጊዜው ደስታ ሰጠኝ። ባቡሩ ውስጥ ያሉት ሰዎች ማየት እንጂ መናገርና መስማት የማይችሉ መስለው ታዩኝ፡፡ ስንተያይ ‹እወድሃለሁ፤ እወድሻለሁ፤ እጠላሻለሁ፤ እጠላሃለሁ ወይም የራስሽ፣ የራስህ ጉዳይ› የሚል ስሜት በገጻቸው የሚነበብ ይመስላል፡፡ ይህም ግንኙነት ነው፡፡ ለጊዜው ብቸኝነቴን አስረስቶኛል፡፡›› ይህ ዓይነቱ ብቻነት በእርግጥም መነጠል (isolate) መሆን አለበት፡፡ እኔ ከአምባሳደር ብርሃኑ ድንቄ ሳልለይ አልቀርም፡፡ ምንም ነገር፣ ጠብ እንኳን ቢሆን ሚስቲክ የሆነ፣ የተሻገረ፣ ከቶውንም በሌሎች ያልታሰበ ሌላ ጣዕም እንዲኖረው እፈልጋለሁ፡፡ የምንኖረው ግን በጅምላ በሚመለክበት፣ በጅምላ በሚወገዝበት፣ በጅምላ በሚኮነንበት፣ ሽያጩም፣ ዘረፋውም፣ ግድያውም፣ ቀብሩም ጅምላ ሆኖ ተነጥሎ መቆም ወንጀል በሆነበት ማኅበረሰብ ውስጥ ነው። እናስ በዚህ ሂደት ከመንጋው የመነጠል፣ ከዘመን የመጣላት፣ ከትውልድ የመኳረፍ አዝማሚያ የሌለው ጠቢብ፣ የመንጋውን መፈክር በውብ ቃላት ሸላልሞ ከማተም በስተቀር ረብ ያለው ሀቲት ሊወጣው ይችላል? የምንኖረውን የሆነውን ለመፃፍ፣ ለመዝፈን፣ ለማቅለም፣ ለማሰማመር ብዙ መጣር አርቲስት መሆን ያስፈልጋል እንዴ? በየትኛውም ዘመን ተወለድ (በእኛም ዘመን ይሁን) ብዙዎች ከሚስማሙበት ከተለየህ፣ ብዙዎች የሚያደንቁት ካልመሰጠህ፣ ብዙዎች በጅምላ የሚጠሉትን ካልጠላህ ውግዘት ውርደት፣ ግዞት... ይደርስብሃል። ምክኒያቱም አንተ የሚቀጥለው ትውልድ አባል ነህ፡፡ የእኛን ነገር እንኳን ተውት፣ ተውት፡፡ አዲስ አተያይ ማመንጨቱን፣ የሚቀጥለውን ትውልድ ትልም የማርቀቅ ቅብጠቱን ተውት፣... ተውት፡፡ እኛ ከዘመንና ከትውልድ መኳረፍ ያቃተን፣ ዘልማዳዊ የነተበ ሕይወት የማይሰለቸን፣ አንሰን አንሰን የምናሳንስ፣ በአጥንት እንደሚጣሉ የተራቡ ውሾች እርስ በእርስ የምንናከስ ህዝቦች ነን፡፡ ለብቻ መቆም መቻል ግን ውበት ነው እህቴ፡፡ ፅናት ነው፡፡ ጥንካሬ ነው፡፡ ለብቻ መቆም (solitude) መሟላት እንጂ መነጠል (isolate) አይደለም፡፡ መነጠል ብሎ ነገር የለም፡፡ የምትነጠለው ጉልህ ሰብዕና አጥተህ ተጀምለህ የተቆጠርክ ዕለት ነው፡፡ እንደ ጉሬዛ ከዛፍ ዛፍ እየዘለልክ ብትኖር እንኳን ከሰው እንጂ ከምልዓተ ዓለሙ መነጠል አትችልም፡፡ ማንም ሁን ከየትም ና፣ አንተ የምልዓተ ዓለሙ የልብ ትርታ ነህ። አንተ አንተን መሆን ከቻልክ ያለ አንተ ዓለሙ ይጎድላል፡፡ ተደርቦ ተጀምሎ መቆጠርን ተፀየፍ። በሰብዕናህ ራስህን ችለህ ስትር ብለህ መቆምን ቻልበት፡፡ ሰዎችን በሙሉ ልብህ ተቀበል። ለመሸኘትም ግን ምንጊዜም ዝግጁ ሁን፡፡ በጊዜ ውስጥ አስቀድሞ ያልሆነ ምንም ነገር የለም፡፡ መወለድህም፣ መሸለም መጋዝም በጊዜ ውስጥ ቀድሞውኑ የታሰበ ነው፡፡ ይሄንን ማሰብ መቀበል ስለማትፈልግ ዘወትር ለእያንዳንዷ የሕይወት እርምጃ እንግዳ ትሆናለህ፡፡ ቀላል እንዳልሆነ አውቃለሁ፡፡ ይሄንን የምነግርህ እኔ እንኳን ዘወትር እንደ ተማሪ ነኝ፡፡ ከሰው ልትደበቅ ትችላለህ፡፡ ማንም ግን ከራሱ መደበቅ አይችልም፡፡ በራስህ ምላስ መቅመስ ካልቻልክ አንተ ጣዕምን አታውቃትም፡፡ ብቻህን መቆም ከቻልክ አንተ ነፃ ወጥተሃል፣ ክንፎችህን ሰርተሃል፡፡ ነፃ በወጣህ ጊዜ ሕይወትን በምልዓት ትኖራታለህ፡፡ ሁልጊዜ ከራሳቸው መታረቅ ተስኗቸው ቀላሉን መንገድ በመሻት እንደሚማስኑ ደካሞች አትሆንም:: ግለሰቦች ሲሳሳቱ ስህተቱ ከራሳቸው ወይም በጣም ከጥቂቶች የተሻገረ ጥፋትን አያስከትልም፡፡ መንጋው ከተሳሳተ ግን አያድርስ ነው፡፡ የመንጋው፣ የጅምላው ስህተት የሚያደርሰውን የጥፋት መጠን ለማወቅ ሩዋንዳን መጥቀሱ ብቻ ይበቃል። መንጋው እንዲያውም ልክ ሆኖ አያውቅም ማለት ይቻላል፡፡ አንተ የዚህ የጅምላ ስህተት አካል መሆንን ተጸየፍ። አስቀድሜ እንዳወጋሁህ ዛሬ ዘመናዊው ዓለም የደረሰበትን የኑረት ቅኝት የቀረጹት ሺህ እንኳን የማይሞሉ በራሳቸው መሻት ወይም በመንጋው ግፊት ተገልለው ማሰብ የቻሉ ጥቂቶች ናቸው፡፡ ሌላው ግብስብሱ ለድምቀት ለጭብጫባ ብቻ የሚፈለግ የቤተ-ሙከራ አይጥ ሆኖ አልፏል፡፡ ያልፍማል፡፡ አንተም በፊናህ ጥቂት ስንኝ ቋጥረህ በብዙ የምታቧትር፣ በርካታ ‹የግል አድናቂዎችን› ቤት ለቤት እየዞርክ ለመፍጠር የምትማስን ሆነህ ባየሁ ጊዜ ግን አዘንኩልህ። አንተ እኮ አንተ ነህ፡፡ በሠዎች መካከል ስትሆን ደቃቅ አሸዋ ላይ እንደወደቀች አንዲት የጤፍ ዘር ታንሣለህ፡፡ ምርጫህ በሌሎች ምርጫ ይወሰናል፡፡ ድምጽህ በሌሎች ጩኸት ይሸፈናል፡፡ ቁጣህ በሌሎች ግድየለሾች ፌዝ ይከለላል፡፡ ሕማም፣ ሕመምህ በሌሎች ለዛየለሾች ሁካታ ይጨፈለቃል… ግለሰባዊነት ይለምልም! ከአዘጋጁ፡- ጸሐፊውን በኢ-ሜይል አድራሻቸው፡- This email address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it. ማግኘት ይችላሉ፡፡ Read 10071 times Tweet Published in ህብረተሰብ More in this category: « ዶ/ር አረጋ ይርዳው - ስለመንግስት ምስረታ፣ የሚኒስትሮች ሹመት፣ የኑሮ ውድነት፣ ኢንቨስትመንት "ሰው ተማረ የሚባለው መቼ ነው?" » back to top ላንተና ላንቺ ጎጆ…የካንሰር ሕሙማን ማረፊያ ጎጆ የካንሰር ህሙማን ማረፊያ በአዲስ አበባ ተክለሀይማኖት በጥቁር አንበሳ ሆስፒታል አካባቢ ወደጎላ ሚካኤል በሚወስደው መንገድ ከተክለሀይማኖት ጤና ጣቢያ ውስጥ የራሱን ማረፊያ በማሰራት ስራ የጀመረ ነው፡፡ ጎጆ እንዲመሰረት ምክንያት ከሆኑት መካከል ህብረተሰብ “ናሽናል አቪዬሽን ኮሌጅ ተምሮ ችግር የሚያወራና የሚያቃስት ሰው አይገኝም” Written by ናፍቆት ዮሴፍ ህልምን እውን አድርጎ የማለፍን ያህል ስኬት የለም የዛሬው እንግዳችን በኢትዮጵያ አየር መንገድ ውስጥ አብራሪ ነበሩ-ፓይለት። በኬንያ፣ በታንዛንያና አውስትራልያ በዚሁ ሙያ ለረዥም ዓመታት አገልግለዋል። ባጠቃላይ በዚህ ሙያ ውስጥ ከሩብ ክፍለ ዘመን ርዕሰ አንቀፅ በእንቅርት ላይ ጆሮ ደግፍ ከዕለታት አንድ ቀን ሁለት እውቅ ሀብታም ገበሬዎች በአንድ መንደር ይኖራሉ። ሁለቱም ራሳቸው ላይ ምናምኒት ፀጉር አልነበራቸውም። በዚህም ምክንያት “ሁለቱ እንቁላሎች” የሚል ቅጽል ስም ተሰጥቷቸው ነበር። በጣም የሚዋደዱ ባልንጀሮች ናቸው። አንድ
በአብዛኛው, የፓይዞኦክሌክ ሽክርክሪት ማሠራጫዎች አንድ ፒዩኦኤሌክትሪክ ገባሪ ንብርብር ወይም ሁለት ፎለ-ኤሌክትሪክ ገላጭ ንብርብሮች ያሉት, እነዚህ የ FGM ማቀነባበሪያ ተቆጣጣሪዎች ከዋኖሚቲክ ሴሪሚምሶች የተሰሩ ናቸው. የማጣጣሙ ሂደት የኬሚካል ዲግሪውን ወደ የፓይሶ ኤሌክትሪክ ቅልቅል D31 ፍጥነት ይቀይረዋል. በኬላ ማቀነባበሪያዎች አማካኝነት. እዚህ, ተሃዋዋሪዎች በ BaTi1xSnxO3 ላይ በመመርኮዝ ተዘጋጅተዋል በሌላ በኩል ደግሞ ባለፉት ዓመታት የማሶሊሲክ ሽክርክሪት ማመንጫዎች ተመርተዋል. እነዚህ ተቆጣጣሪዎች በእራፊክ ማደናገሪያ ቁሳቁሶች (FGM) ላይ የተመሠረቱ እና የፔይኦኤሌክትሪክ እንቅስቃሴ አንድ ዲግሪ ቀለም ያላቸው ናቸው. ከተለመደው ዩኒሚ እና ቢሞሮፍ ጋር ሲነፃፀር የ FGM ጥረዛዎች ማራኪ ማራኪዎች አንዳንድ ጥቅሞች አሉት. አንደኛ በአንፃራዊነት ማዘጋጀት ምክንያት የምርት ወጪን ይቀንሳል. በሁለተኛ ደረጃ, ከቆዳው ሽፋን ጋር የተያያዙትን ችግሮች መፋቅ ወይም መፍረስ የመሳሰሉ ችግሮችን ማስወገድ ይቻላል. ሦስተኛው, የፓይዞኤሌክትሪክ እንቅስቃሴ ቀስ በቀስ ቀስ በቀስ ውስጣዊ ጭንቀትን ሊቀንስ እና የህይወት ዘመንን ሊያራዝም እና የፓይኦኤሌክትሪክ ማስተላለፊያ መሳሪያዎችን አስተማማኝነት እንዲጨምር ያደርጋል. (BTS) የተለያዩ የኬሚካሎች (0.0754x40.15). የፔይሶ ኤሌክትሪክ ንብረቶች በ 7.5 ሞሰ በመቶ እና በሲሚንቶ ከፍተኛ መጠን ያለው ሙቀት መጠን ይቀንሳል. አለበለዚያ, የኤሌክትሮኒክ ማጣሪያ (e33) የሚባለት ተመጣጣኝ መጠን ይጨምራል. ናሙና ዝግጅት ባቲ 1 xSixO3 ሴራሚክስ (0.0754x40.15) በተለምዶ የተቀላቀለ-ኦክሳይድ ዘዴ ተመርቷል. የኃጢያት መቀራጫ በ 1 ሰዓት በ 1400 oC በ 10 ኪ.ሜ 1 የማሞቅ እና የማቀዝቀዝ ፍጥነት በሰብል ስኒል ማሽኖች ውስጥ በአማካኝ እህል ስኬት 80 ሜ. ሞሊሊቲክ ብዜት የተገነባ እና ከተቀነባበር ይዘት ጋር ቀስ በቀስ ተስተካክሎ በተዘጋጀ አቧራ ላይ በተከታታይ መጫን. እነዚህ ሁለት, ሶስት እና አራት ንብርብሮች ያሉት ሲሆን በሚከተለው የቢሮፎር, በትሪፍፓል እና በ4-ሞር ይባላሉ. የኬሚካላዊ አቀማመጦች እና አቀማመጦች በሠንጠረዥ 1 ውስጥ ይታያሉ. ንብርብሮቹ በባትስክሎች ስም የተሰየሙ ሲሆን, x የሲሞሉ ብዛት በቶሎ. እነዚህ ሁለቱ ነጠብጣቦች በሚጣሱበት ጊዜ የሞላጭነት ናሙናዎች በተለያየ ጊዜ ይከናወናሉ. ለምሳሌ, ለምሳሌ በ N ንብርብሮች, የ N አራት እኩልዮሽ ስርዓቶችን አግኝተናል. በተጨማሪም, የ BaTi1 xSixO3 የሴራሚክ ንብርብሮችን የተለያዩ የተለያዩ የሙቀት ማስገቢያ ቅንጅቶችን በመጠቀም የተለያዩ የብዚት ስርዓቱን (ፐርሰንት) ፐርሰንት (ፐ) (ፐ) ማግኘት እንችላለን. በተለይም በቢሮፋፍ መዋቅር ላይ ጠንካራ ደረቅ ውጤት ተገኝቷል. የናሙናውን ኩርባ እረድ ከማድረግ ይልቅ የንብርብሮች ቁጥር ከፍ ያለ ነው. 4-morph ቅርፁ የተገነባ ነው. በተጨማሪም ሞዴሊዮቹን ለመለወጥ ሁለት ሞዴል መዋቅሮች ተዘጋጅተው ነበር. ይህም የተለመደው የታጠፈ ማጠፊያ መሳሪያ እና ሽቦዎች በኤሌክትሪክ ብቻ የተገናኙበት የኬብል ስርዓት. ሽቦው የተገናኙት ስርዓቱ በአመዛኙ ከአምሳያው ግምቶች ጋር ተመጣጣኝ ነው. የዚህ ጭንቀት ችግር ከተከማቸ ናሙናዎች ጋር ሊገመት ይችላል. የሞዴል መዋቅሮች በሴራሚክስ ቅጠሎች የተሰሩ ሲሆን አንድ ዓይነት የኬሚካል ቅብብል እና አቀማመጥ ያላቸው ናቸው. ሁሉም የተመረመሩ ናሙናዎች ተመሳሳይ ልኬቶች, ርዝመት L = 15 ሚሜ, ውፍረት H = 1.2 ሚሜ እና ስፋት W = 4 ሚሜ. የዝርኩቱ ድንግል ፒ (E) ዝቅተኛ ወይም ባልተለመደ መልኩ በፖታሽነር ወደ 2 ኪሎወች / ኤምኤኤምኤል ኤሌክትሪክ ኃይል ይለካ ነበር. ጽሑፉ በሙሉ በእዚህ የኤሌክትሪክ መስመር ላይ ሙሉ በሙሉ ተሞልቶ እንደነበረ እና ሞለኪውዜሽን ወደ ሙቀት ደረጃ ላይ ደርሶ ነበር. በሌላኛው ድርድር መተንተር (saturated polarization) ካለው ንብርብር በላይ መሆን ስለማይችል ቀሪዎቹ ንብርብቶች ሙሉ ለሙሉ መሟላት የለባቸውም. በፎረ-1 ውስጥ, የአንዳንድ ድራቢዎች ድንግል ኮርፖሬሽኖች እና የ "bimorph" የተቆረጠውን P (E) ድርብ ይታያሉ. ከዚህም በላይ በእያንዳንዱ ንብርብር ላይ ያለው የኤሌክትሪክ ኃይል ከዋናው ቮልቴጅ አንጻር ሊሰላ ይችላል. ይህም ከኤሌክትሪክ መስመሮች ጋር ተጣብቆ የነበረውን የቫይረስ ዲስክን (S3) ድክመቶች ለመዳሰስ አስችሎናል. ነጠላ ሽፋኖችን ድንግል ክብደት በ Eq. የተሰነሰነው በዚህ ንብርብር እስከ ከፍተኛ የኤሌክትሪክ መስመሮች ይለካሉ. (2). እዚህ, የኳንሲንግ ሞዴል ሞዴል መሰረታዊ ሀሳቦች, የስርዓቱ ስኬት ሶ 3 ውጤታማ የሚወሰነው በእያንዳንዱ ንጣፍ በማፈላለግ ነው. ኤq. (2) እና የሚከተለው ሁኔታ, የፌሮኤሌክትሪክ ብዜት (multi-layer) ብዙ መዋቅሮች ባህርይ ናቸው የአምሳያው ሞዴል የ N ድራቢዎች የየወይሮ-ኤሌክትሪክ ባህሪዎችን የዲንቨር ጥንካሬን ድንግል ፒ-ኢ ኩርባ ማስላት ነው. ኤሌክትሪክ ፍሳሽ ዲ 3 ቋሚ (መቋረጥ) እና የኤሌክትሪክ ባህሪይ ችላ ተብሏል ብለን አስበን ነበር. ስለሆነም, የጎረቤት ጎኖች (P3) ጎልቶ ሲታይ ተመሳሳይ እሴት ነው. እዚህ, ሁ የሁሉም የስብስብ ውፍረት እና h (i) የንጥሩ ውፍረት i. በዚህ ምሳሌ 2 የዚህን ሞዴል አመጣጥ ከምንም የሙከራ ውጤቶች ያሳያል. በፖሊሲው ላይ ያለው ጥገኛ (ቮልቴጅ) በተሰራጨው የቮልቴጅ ጥገኛ ላይ, በንጣፍ ላይ ኤሌክትሪክ ጥንካሬ E3 ላይ, ጥንካሬው በጠንካራ መጠን ላይ ይመረኮዛል. በአንዲት ነጠላ የሴራሚክስ ሉሆች አማካኝነት የተጠቁ ድንግል ኩኪዎችን (ፒ) (ኤ) እና የተወሰነ የሙቀት መጠን ተጠቅመን የሙከራ ስርጭትን በኤሌክትሪክ ፍጆታ ለመጨመር እና ለመቀነስ የሙከራውን ውሂብ በሁለት የተለያዩ ፖለቲካዊ ዲ ኤም ኢ (ኤ) = f (ፒ) ተጠቅመናል. ሞዴሊንግ 3. የበደለኛ ባህሪ 3.1 በአጠቃላይ የመቦካካያ መሳሪያው መለወጫ የንብርብሮች ርዝመት በደረጃው ላይ ካለው ልዩነት ይወሰናል. ሁለቱም, የፔይኦኤሌክትሪክ እና የሃይለርካርፊኬሽን ጠቋሚዎች የመስፋት ተጽዕኖ ያሳድራሉ. በመጀመሪያ, የፓይሶኤሌክትሪክ ተፅዕኖ በኤሌክትሪክ ኃይል መጠን ላይ በመመርኮዝ የንጣተ ውጥን ያስወግዳል. በሌላው በኩል, በአንድ ንብርብር ውስጥ የኤሌክትሪክ መስመሮ ዋጋ በዲኤሌክትሪክ ውስጣዊ ሁኔታ ላይ ይመረኮዛል. የተካሄዱት የቢስቴራቲክስ ምርቶች ውስብስብ ገፅታዎች በሲሚንቶው መጠን ላይ አለመመካታቸው ነው ብለን አሰብን. በውጤቱም, አንድ የተፋጠነ ቅርጽ ያለው ተፋሰስ መጨረሻ ላይ በማርከስ 4 ንድፈ ሐሳብ ሊሰላ ይችላል. ናሙናው በአንድ ጎን ተጣብቋል, የመጋገሪያው ፍጥነት በነጻው ጫፍ ላይ ባለው የመሳሪያ ቅርፅ ዳሳሽ ጋር ይለካ ነበር. ከ 137 ሰከንድ የአስራ አምስት ሴንቲግሬድ ቮልቴጅ ጥቅም ላይ የዋለ ሲሆን, ከመስተላለፊያው ማወቂወተር መካኒካል ድግግሞሽ መጠን በጣም ያነሰ ነው. ለዚህ ናሙና በ 100 V ላይ ከፍተኛ የሙቀት መጠን ተተክቷል. በአንዳንድ የንብርብሮች ላይ የኤሌክትሪክ ኃይል ከፍተኛ ሊሆን ይችላል, ምክንያቱም የምንነኮራሪው ተባእተኖች በጣም የተለያዩ ናቸው. በሠንጠረዥ 2 ውስጥ የእያንዳንዱ ንብርብሮች እሴት በ 4-ሞርፍ ስርዓት ሲታይ, ለ 100 ቮልታ ቮልቴጅ ሲሰላ ይሰላል. እነዚህ እሴቶች በ Eq. (4). ባፕሎል ቮልቴጅ ተቆጣጣሪው ላይ ተተገበረ እና የአማካይ እና አወንታዊ ድምጻዊ ዋጋ አማካይ እሴት ተወስዷል. በምስል 3 ውስጥ, ሽቦው የተያያዘውን የኬብል ናሙና በከፍተኛ ፍጥነት መጨመር ከ 40 ቪ / ሚሊ ሜትር በላይ ከፍ ባለ መስመር ወደላይ የሚጨምር ነው. በፖል እና ሞሎሊቲክ ናሙናዎች ውስጥ የታጠቁ ናሙናዎች የመስመር ላይ ጥገኛ መሆናቸውን ያሳያሉ. በንብርብርዋሪ ኤሌክትሪክ ውስጥ የሚሠራው በ "ቮልቴጅ Uappl" እና ​​"ኤሌክትሮኒካዊ ኮታ" (e33) በሁሉም የኤሌክትሮኒክስ እቃዎች ላይ በተመዘገበው የቮልቴጅ አማካይ ከፍተኛ ፍጥነት ላይ ነው. አለበለዚያ ሁሉም መዋቅሮች የሚፈፀሙት ውስብስብነት በቮልቴጅ ላይ ቀጥተኛ በሆነ ላይ በተገጠዘው ቮልቴጅ ላይ ነው. ከዚህም በላይ የመጠምዘዣ ቀለበቶች ተመጣጣኝ አይደሉም (ምስል 4). በፖሊንግ ዴል (ፖሊቲንግ) በተሰጠው አቅጣጫ ፍንጭ በጣም ይቀንሳል. በተቃራኒው አቅጣጫ የመርከቧ ቅርፊት በጣም ያነሰ ነው. ይህ የማያቋርጠው ውጤት ለሞላውነት እና ለተጣመሩ ናሙናዎች ደካማ ነው. 3.2.የሙያ ውጤቶች የማጣጣሙ ሂደት የተንሰራፋው ነጠላ ሽፋኖችን (ፓወር ኦፍ-ኤሌክትሪክ) ንብረቶችን ለማግኘት የተሻለ ነው. የዲሲ-ቮልቴጅ ለ 5 ሰከንዶች ተተገበረ. ሁሉም ናሙናዎች በቤት ሙቀት ውስጥ ተጣብቀዋል. ሽቦው የተገናኙት ስርዓቶች በፖሊስተር ጊዜ ውስጥ የተገናኙትን የፓይኦኤሌክትሪክ እና የሃይለርካርፊኬሽን ቁጥሮችን ለመወሰን ጥቅም ላይ ውለው ነበር. የተገመተ እና ሞዴል የተደረገ ድንግል ኳስ መቁጠሪያ S3 (E3). ስዕል 3 3. በተለዋዋጭ ባፕላል ቮልቴጅ ላይ የ "ትራንስፊክ" ስርዓቶች ላይ ጥገኛ አማካይ ዋጋ. ምስል 4. ቢፖሎሌት የማብቂያ ብዜቶች ብናኝ እና ሞዴል የአማራጮቹ በ 100 ቮ. ስዕላዊ መግለጫዎች (ሞዴል መዋቅሮች) እና ሞኖሊቲክ የማጠፍ መሳሪያዎች የፕላስተር ቁጥርን በ 30 V. በፎነ-5 ውስጥ, የሙከራ ውጤቱ ከተመሳሳይ ሞዴል ጋር ተነጻጽሯል. በ 30 ቮት (በ 30 ቮት) መለኪያ ብቻ ተወስነዋል. ሽቦው የተያያዘው ሞዴል ሞዴል ከተሰራው ሞዴል ጋር በተሻለ ስምምነት ላይ ይገኛል. ከሁለት በላይ ንብርብሮች ያላቸው ሞሎሊቲክ ናሙናዎች መሰንጠቂያ ከትክክለኛ አመጣጡ ጋር በደንብ ሊገለጹ ይችላሉ. የአንድኛው ናሙና ብዮሮፊክ ልዩነት በዚህ ናሙና ከፋብሪካ ማፈን ጋር በማያያዝ ላይ ነው ብለን እናስባለን. ከመሬቱ በፊት ለመጀመሪያ ጊዜ የተገነባው መዋቅሩ ዝቅተኛ ነበር. ይህ ምናልባት በፖሊሲው ከተነሳው የኃይል ማመንጫው ጋር በማያያዝ በሜካኒካዊ ጭንቀቶች ምክንያት ነው. በመጋለጥ ምክንያት የሚከሰት የሜካኒካዊ ጭንቀት የንጣሬውን ዋልታ መጠን እና የፓይኦኤሌክትሪክ እና ተለጣፊያዊ ቁጥሮችን ይገድባል. ሞሎሊቲክ ናሙናዎች በሸንኮራዎች መካከል የሲሚንቶ ሽግግር ያላቸው ሴራሚክስ ናቸው. በ FGM መሠረት በመሳሰሉት መሳሪያዎች ላይ ሜካኒካዊ ውጥረት በጣም ዝቅተኛ መሆን አለበት. በተጨማሪም በፖሊስተር ላይ የሚጣበቅ ብረት ችግር ግልፅ አይደለም. 4.ተመልካች ሞኖሊክ ባ (ቲ, ሶ) ኦ 3 የሸክላ ማወጃ ቀለም ያላቸው የሸራ ቁሳቁሶች ተዘጋጅተዋል. ከፖሊስተር በኋላ የተንሰራፋው የፖሊሲነት ቅኝት ከዋነኛ ሞዴሎች ውስጥ ትንሽ ከፍ ያለ ነው. በወጣቶች ጥቃቅን የሸክላ ማሽኖች መካከል በአይዛኝ ነጠብጣቦች መካከል ባለው የሽግግር ሽግግር ምክንያት ይህ ነበር የሚል እምነት ነበረን. ምንም እንኳን ከፍተኛ መጠን ያለው ኦፕራሲዮነር ፖላራይዝድ (BTS7.5) ከፍተኛው የኃይል ጥንካሬ በጣም ዝቅተኛ ሲሆን በሽፋኖች ከፍተኛ ፒዮኦኤሌክትሪክ መቆጣጠሪያዎች ይኖራቸዋል. የማጠፊያ የአየር ተቆጣጣሪዎች ማመቻቸት በትንሽ የማሽከርከሪያ ቮልቴጅዎች የተገላቢጦሽ ናቸው እና በአተነካፅ ግስጋሜ ሊገለጹ ይችላሉ. በፖሊንግ አቅጣጫ ተጨማሪ ፍንጭሎች የከፍተኛ ፍጥነት ማሟላት ይጀምራሉ. ይሁን እንጂ የአየር ትራንስፖርት ሚዛን ዝቅተኛ የኤሌክትሪክ መስመሮች ይቀንሳል. በ <ሞኖሊቲክ> እና ሞዴል አወቃቀሮች መካከል ትናንሽ ልዩነቶች ቢኖሩም, የመጎርጎሪያ ባህሪያት በጣም የተስተካከሉ ነበሩ. በ FGM ላይ የተመሠረቱ የሞሎሊቲክ ማጠፊያ መሳሪያዎች ከተነፃፀሙ የተገጣጠሙ የጉልበት ተቆጣጣሪዎች ያነሱ አይደሉም. ይህ ካልሆነ ግን የ 0.02 ሚሜ / ቬንቴሽን ማነፃፀር ጥቁር ሽፋኖች በተቃራኒው አቅጣጫ (0.11 ሚ.ሜ / ቮ) በሚሸፈኑበት መካከለኛ ኤሌክትሮዶች አማካኝነት በጣም የተለመዱ ናቸው.
ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ በተደረገው 2836 የላብራቶሪ ምርመራ መቶ ዘጠኝ (109) ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ተገኝቶባቸዋል፡፡ ቫይረሱ የተገኝባቸው ሰዎች ከ5 ዓመት እስከ 70 ዓመት የእድሜ ክልል ውስጥ ያሉ 61 ወንዶች እና 48 ሴቶች ናቸው፡፡ ETHIOPIA — ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ በተደረገው 2836 የላብራቶሪ ምርመራ መቶ ዘጠኝ (109) ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ተገኝቶባቸዋል፡፡ ቫይረሱ የተገኝባቸው ሰዎች ከ5 ዓመት እስከ 70 ዓመት የእድሜ ክልል ውስጥ ያሉ 61 ወንዶች እና 48 ሴቶች ናቸው፡፡ 99 ሰዎች ከአዲስ አበባ፣ 2 ከትግራይ፣ 5 ከኦሮሚያ እና 3 ሰዎች ከሃረሪ ክልል መሆናቸውን የጤና ሚኒስተር ዛሬ ከሰዓት በፌስቡክ ገጹ ላይ አስታውቋል፡፡ ከነዚህ ውስጥም 94 ቱ ምንም ዓይነት ንክኪም ሆነ የጉዞ ታሪክ የሌላቸው፣ 2 ሰዎች የውጭ ሃገር የጉዞ ታሪክ ያላቸው እንዲሁም 13 ሰዎች የታወቀ ንክኪ የነበራቸው ናቸው፡ በአጠቃላይ በሀገራችን ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር አንድ ሺ አንድ መቶ ሰባ ሁለት(1172) ደርሷል፡፡ በትላንትናው ዕለት የ3 ኢትዮጵያውያን ህይወት ያለፈ ሲሆን በአጠቃላይ ከኮሮና ጋር በተያያዘ እስካሁን ባለው ጊዜ 11 ሰዎች ህይወታቸውን አጥተዋል:: በሌላ በኩል አንድ(1) ሰው ከትግራይ ክልል ያገገመ ሲሆን በሀገራችን ከበሽታው ያገገሙ ሰዎች ቁጥር 209 ነው፡፡
ከመከላከያና ከጋዜጠኞች እስር ጋር ተያይዞ ለተወካዮች ም/ቤት በሰጡት ማብራሪያ ከአሁን በኋላ መከላከያን በማይሆን መንገድ የነካ ይቀፈደዳል ምክንያቱም መከላከያ ከሌለ እኛ የለንም ሲሉ ተናግረዋል፡፡ እንደፈለጉ የመከላከያን ክብር እየነኩና እያጠለሹ አልታሰርም ማለትም አይሰራም ብለዋል ዶ/ ዐብይ ፡፡ ስድብና ጥላቸው በመካለከያ ብቻ ሳይሆን በመሪነት ደረጃ ቢሆን እንደኔ የተሰደበ የለም ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ፣ ባልተገባ መልኩ መከላከያንም ሆነ እኔን መስደብ ተገቢ አይደለም ደግሞም ያስጠይቃል ሲሉ አስጠንቅቀዋል፡፡ ሰዳቢው ስድብ ሲያስከትል መብቱ የሚሆንበት ፤ተሰዳቢው ለመጠየቅ ደግሞ ሲፈልግ ትክክል አይደለም የሚባልበት መንገድ የለምና እየሆነ ያለው ነገር ጥሩ አይደለም ሲሉ በተወካዮች ፊት ተናግረዋል፡፡ ጋዜጠኞችን በተመለከተ ማፈን ተረት ተረት ነው ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፣ ይህን ያደረገ ተቋም እንደሌለና አለ ከተባለ ግን እንደማንኛውም ወንጀለኛ እንደሚጠየቅ ተናግረዋል፡፡
የተከበራችሁ፣ በህዝብ ተወካዮች ምክርቤት የሴቶች፣ ወጣቶችና ማህበራዊ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አመራርና አባላት፣ ዶ/ር ደረጄ ድጉማ የጤና ሚኒስቴር ሚንስትር ዴኤታ፣ የክልል የጤና ቢሮና የኤች አይቪ ኤድስ መከላከያና መቆጣጠሪያ ጽ/ቤት ኃላፊዎች፣ ኤችአይቪ በደማቸው የሚገኝ ማህበራት ጥምረቶች ኃላፊዎች፣ የሲቪክ ማህበራትና የአጋር ድርጅቶች አመራሮችና ባለሙያዎች፣ ክቡራትና ክቡራን፣ ከሁሉ አስቀድሜ ጥሪያችንን አክብራችሁ፣ የ2013 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ግማሽ ዓመት...Read more የዶ/ር ደረጀ ዱጉማ መልዕክት የተከበሩ የሲዳማ ክልል ፕሬዝዳንት አቶ ደስታ ሌንዳሞ፣ የተከበሩ ወ/ሮ አበባ ዮሴፍ፣ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት፣ የሴቶችና ወጣቶችና ማህበራዊ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ፣የተከበሩ ወ/ሮ ፊልሰን አብዱላሂ የሴቶች፣ህጻናት እና ወጣቶች ሚኒስቴር ሚኒስትር፣ የተከበሩ ዶ/ር ኤርጎጌ ተስፋዬ የሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ሚንስትር፣ የተከበሩ ዶ/ር ጽጌረዳ ክፍሌ የፌደራል ኤች አይቪ ኤድስ መከላከያና መቆጣጠሪያ ጽ/ቤት ሀላፊ ፣ የተከበሩ አቶ ዮሐንስ ፣ የሲዳማ ክልል...Read more የዶ/ር ሊያ ታደሰ የአለም የኤድስ ቀን ላይ ያደረጉት የመክፈቻ ንግግር ክብርት የኢፌዴሪ ፕሬስደንት ሳህለወርቅ ዘውዴ፣ ክብርት ወ/ሮ አዳነች አቤቤ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ፣ የተከበሩ ዶ/ር ጽጌረዳ ክፍሌ ፌደራል ኤች አይቪ/ኤድስ መከላከያና መቆጣጠሪያ ጽ/ቤት ዋና ዳይሬክተር፣ የተከበራችሁ የባለድርሻ አካላትና የአጋር ድርጅቶች ከፍተኛ አመራሮች፣ ማህበራትና ጥምረቶች፣ ክቡራትና ክቡራን፣ በቅድሚያ በአለም አቀፍ ደረጃ፣ በዛሬው ዕለት ታሰቦ ለሚውለው የዓለም የኤድስ ቀን፣ በጤና ሚኒስቴርና በራሴ ስም እንኳን አድረሳችሁ...Read more የዶ/ር ጽጌረዳ የኤድስ ቀን ላይ ያደረጉት ንግግር/መልዕክት/ የተከበሩ የኢፌዴሪ ፕሬዝዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ፣ የተከበሩ ክብርት ወ/ሮ አዳነች አቤቤ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ፣ የተከበሩ ክብርት ዶ/ር ሊያ ታደሰ የጤና ሚ/ር ሚንስትር፣ የፌደራልና የክልል ከፍተኛ አመራሮች፣ የተከበራችሁ ማህበራትና ጥምረቶች፣ የባለድርሻ አካላትና የአጋር ድርጅቶች ከፍተኛ አመራሮች፣ የለሚ ኢንደስትሪያል ፓርክ ስራ አመራሮች እና ሰራተኞች፤ እንዲሁም የዚህ በዓል ታዳሚዎች ክቡራትና ክቡራን፣ ከሁሉ አስቀድሜ በሀገራችን “...Read more የዶ/ር ጽጌረዳ ንግግር/መልዕክት/ የተከበሩ የኢፌዴሪ ፕሬዝዳንት አምባሳደር ሳህለወርቅ ዘውዴ፣ የተከበሩ የአፋር ብሄርዊ ክልላዊ መንግስት ርዕሰ መስተዳድር አቶ አወል አርባ፣ የተከበራችሁ የፌደራልና የአፋር ክልል ከፍተኛ አመራሮች፣ የተከበራችሁ የአጋር ድርጅቶችና ባለድርሻ አካላት ከፍተኛ አመራሮች፣የዚህ በዓል ታዳሚዎች ክቡራትና ክቡራን፣ ከሁሉ አስቀድሜ በሀገራችን ‹‹ማህበረሰብ የለውጥ አቅምነው! ፡፡›› በሚል መሪ ቃል ለ32ኛ ጊዜ ለመናከብረው የአለም ኤድስ ቀን እንኳን አደረሳችሁ፡፡ ...Read more የክብርት ዶ/ር ሊያ ከበደ ንግግር ክብርት ወ/ሮ አልማዝ መኮንን ፣ ክብርት ዶ/ር ጽጌረዳ ክፍሌ የፌደራል ኤችአይቪ/ኤድስ መከ/መቆ/ጽ/ቤት ዋና ዳይሬክተር፣ የተከበሩ ሊቀ ትጉሃን ቀሲስ ታጋይ ታደለ በኢትዮጵያ የኃይማኖት ተቋማት ጉባኤ የጉባዔው ጠቅላይ ፀሀፊ፣ የኤችአይቪ/ኤድስ መከ/መቆ/ቦርድ አባላት፤ የአጋር ድርጅቶችና የሲቪክ ማህበራት ኃላፊዎች፣ በዚህ ሀገራዊ ትልቅ የምክክር ጉባኤ ላይ የተገኛችሁ ክቡራትና ክቡራን፣ በቅድሚያ በራሴና በኢፌዴሪ ጤና ሚኒስተር ስም እንኳን ደህና መጣችሁ ማለት...Read more የክብርት ወ/ሮ አልማዝ መኮንን ንግግር ክብርት ዶ/ር ሊያ ከበደ የጤና ሚ/ር ሚንስትር፣ የኢትዮጵያ የኃይማኖት ተቋማት ጉባኤ የበላይ ጠባቂዎች፣ ክብርት ዶ/ር ጽጌረዳ ክፍሌ የፌደራል ኤችአይቪ/ኤድስ መከ/መቆ/ጽ/ቤት ዋና ዳይሬክተር፣ የተከበሩ ሊቀ ትጉሃን ቀሲስ ታጋይ ታደለ በኢትዮጵያ የኃይማኖት ተቋማት ጉባኤ የጉባዔው ጠቅላይ ፀሀፊ፣ የኤችአይቪ/ኤድስ መከ/መቆ/ቦርድ አባላት፤ የአጋር ድርጅቶችና የሲቪክ ማህበራት ኃላፊዎች፣ በዚህ ሀገራዊ ትልቅ የምክክር ጉባኤ ላይ የተገኛችሁ ክቡራትና ክቡራን፣...Read more
ኣብ ዝሓለፈ ወርሒ 16 ጉምበት ህዝቢ ሶማልያ ንሓሰን ሸኽ መሓመድ ፕሬዝዳንቱ ገይሩ መሪፁ እዩ ።እቲ ምርጫ ናይቲ እናተናውሐን ተደናጉዩን ዝመፀ ከይዲ መረፃ ዕልባት ዝረኸበሉ ኮይኑ እቲ ፕሬዝዳንት ንኣርባዕተ ዓመት ጥራሕ አብ ስልጣን ክፀንሕ ዘፍቅድ መስርሕ እታ ሃገር ኣብ ወርሒ ለካቲት 2021 እዩ መዓልቱ ዘብቀዐ ። “ ኣሜሪካ ህዝቢ ሶማልያ ኣብ መፈፀምታ ሃገራዊ ከይዲ መረፃ ብምብፅሖም እንኻዕ ሓጎሰኩም ትብል ። ከምኡ’ውን ንሓሰን ሸኽ መሓመድ ፕሬዝዳንት ፌደራላዊት ሪፐብሊክ ሶማልያ ኮይኖም ብምምራፆም እንኻዕ ሓጎሰኩም እናበልና ንመፃኢ ብሓንሳብ ምስኦምን ምምሕዳሮምን ተቐራሪብና ክንሰርሕ ኢና ‘’ ክብሉ ሚኒስትር ጉዳያት ወፃኢ ኣሜሪካ ኣንቶኒ ብሊንከን ሰናይ ትምኒቶም ገሊፆም ። እቲ ንኣርባዕተ ዓመት ዝፀንሐ ፖለቲካዊ ፍሕፍሕ ወሰንቲ ጉዳያት ንኽርስዑ ገይሩዎም እዩ ። ሶማልያ ንኽትምዕብል ሃገራዊ መንግስትን ኣባል ፌደራል መንግስቲ ዝኾና ክልላትን ኣብ ሞንጎአን ዘሎ ምቅሕሓራት ብምፍታሕ ኣብዚ እዋን ሶማልያ ገጢሙዋ ዝርከብ ብድሆታት ብሓንሳብ ኮይኖም ክፈትሕዎ ይግባእ ። ቅድሚ ኹሉ ግን ክልተ ነገራት ፍታሕ ክረኽቡ ኣለዎም ኢለን ኣብ ውድብ ሕቡራት መንግስታት ኣምባስደር ኣሜሪካ ሊንዳ ቶማስ ግሪን ፊልድ ። አቲ ቐዳማይ ግብረሽበራዊ ጉጅለ ኣልሸባብ ዘውርዶም ሓደጋታት ክእለዩ ይግባእ ። ‘’ ደሕንነት ፀጥታ ሶማሊያን ደሕንነታዊ ፀጥታ እቲ ዞባን ግብረሽበራ ንምቅላስ ኣብ ኣፅዋራታትና ዝተሞርከሰ ኣባና እምነት ኣለዎም ። እዚ ማለት ነቲ ኣብ ሶማልያ ዝርከብ ናይ መሰጋገሪ መስርሕ ሕብረት ኣፍሪካ ወይ ድማ ዓጥምዒጽ (ኣትሚስ) ሓገዝ ምግባር የድሊ ። እዚ ድማ ስርዓት መቕፃዕቲ ሶማልያ ተጠቒምካ ንሰላምን ፀጥታን ሶማልያ ስግኣት ኮይኖም ዝቕፅሉ ምቁፅፃር ማለት እዩ። ብኡ ኣቢልካ ነቲ ኣኽራርነት ዝመበገሲኡ ዘስካሕክ ሓደጋታት ሰብኣውያን ክቕንስ ምግባር ማለት እዩ።” እቲ ካልኣይ ቀታሊ ፈተና ጅኣዱሽ ምምሕዳር ቀልጢፉ ክፈትሖ ዝግባእ ድማ ንልዕሊ ፮ ሚልዮን ሶማልያውያን ናብ ሓደጋ ኣውዲቑዎም ዝርኸብ ኣብ ዝሓለፉ ኣርባዓ ዓመታት እቲ ዝኸፍአ ድርቂ ዝመበገሲኡ ሰብኣዊ ቅልውላውን ሰማይ ዝበፅሐ ናህሪ ዋጋ መግቢ ኮይኑ ጭካነ ዝተመልኦ ሩስያ ኣብ ልዕሊ ዩክሬን ተካይዶ ብዘላ ኩናት ምኽንያት’ውን ናብ ሶማልያ ስርናይን ካልኦት ዓይነታት መግቢ ክኣቱ ብዘይምኽኣሉ እታ ሃገር ብጥምየት ክትጥቃዕ ይገብራ ኣሎ። ኣምባሳደር ቶማስ ግሪን ፊልድ ከምዝበለኦ “ ኣሜሪካ ንቀርኒ ኣፍሪካ ንሰብኣዊ ሓገዛት ዝውዕል ተወሳኺ ፪፻ ሚልየን ዶላር ኣብ ወርሒ መጋቢት ከም እትገብር ኣፍሊጣ አያ ኢለን ።” ንሰን ወሲኸን “ካልእ ምስ ሰብኣዊ ኩነታት ዝተኣሳሰረ ቁጠባዊ ደሕንነት ሶማልያ እዩ ። እዚ ድማ ብዙሕ ዕዳ ዘለወን ሃገራት ዕደኣን ንምውዳእ ዘለወን ተበግሶ ብዘኸደኦ ክያደ ተራእዩ ዝውሰን ይኸውን ። “ ኢለን እየን። “ሶማልያ ኣብዚ እዋን ኣብቲ ንረብሓታት ህዝቢ ሶማልያ ዝያዳ ዘድልዩ ፖለቲካዊ ፣ ቁጠባዊን ፀጥታዊ ምምሕያሻት ጠመተ ገይራ ክትሰርሕ ዕድል ኣለዋ ።” ዝበሉ ሚኒስትር ጉዳያት ወፃኢ ብሊንከን “ኣሜሪካ ንመፃኢ ምስ መራሕቲ ሶማልያ ተሓባቢርና ሰላም ዝዓሰላ ፣ዴሞክራሲያዊትን ምዕብልትን ሶማልያ ኣብ ምግሃድ ክንሰርሕ ኢና “ኢሎም።
ለዚህ ሃሳብ ማብራሪያ የሰጡት የህወሓት ሊቀ መንበርና የትግራይ ክልል መንግሥት ምክትል ርዕስ መስተዳድር ደብረፅዮን ገብረሚካኤል (ዶ/ር) ውይይቱ የተናጠል ሳይሆን ሁሉንም አካላት ማካተት እንዳለበት መናገራቸውን ጠቅሷል። “የውውይት መድረክ መፈጠር ካለበት፣ ሁሉም የኢትዮጵያ ፖለቲካ ድርጅቶች፣ ብሔር ብሔረሰቦችን የሚወክሉ ፌደራሊስት ኃይሎች የሚሳተፉበት አገራዊ መድረክ መዘጋጀት አለበት እንጂ ከህወሓት/ትግራይ መንግሥት ጋር በድብቅ የሚደረግ ውይይት አንቀበልም፤ ትርጉምም አያመጣም” ማለታቸውን ቢሮው ገልጿል። ምክትል ርዕሰ መስተዳደሩ “ውይይቱ በመጨረሻ ሰዓት የተጀመረ ቢሆንም መሞከሩ ግን ጥሩ ነው” ያሉ ሲሆን ጨምረውም “የአገሪቱን ችግር ለመፍታት የሚንቀሳቀስ አካል ችግሩ የተፈጠረው ሕገ መንግሥታዊ ሥርዓቱን በማፍረስ በአገሪቱ አምባገናናዊ ሥርዓት ለመገንባት እየተሯሯጠ በሚገኘው ብልፅግና የተሰኘው ቡድንና የኢትዮጵያ ብሔር ብሔረሰቦች እንጂ በፌደራል መንግሥትና በትግራይ ክልል መካከል ብቻ የተፈጠረ አለመግባባት አድርጎ መመልከት አይገባም” ብለዋል። የሐይማኖት አባቶቹና የአገር ሽማግሌዎች ስለጦርነት አላስፈላጊነት መስበካቸውና ስለሰላምና ውይይት መናገራቸው ልክ መሆኑን ያመለከቱት ደብረፅዮን (ዶ/ር)፣ ነገር ግን “ይህ መባል ያለበት ሕገ መንግሥታዊ ሥርዓቱን በማክበር ምርጫ አድርጋለሁ ባለው ክልል ላይ የጦር አዋጅ ለሚያውጀው የፌደራል መንግስት ነው” ሲሉ ከሰዋል። በዛሬው የሽምግልና ውይይት ላይ ስለተነሱ ጉዳዮች በተለይ የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳደር ባነሷቸው ጉዳዮች ላይ አተኩሮ መግለጫ ያወጣው የትግራይ ክልል ኮሚዩኒኬሽን ቢሮ እንዳለው፤ መፍትሔ ለማምጣት ተፈልጎ ከሆነ ቢያንስ በክልሉ የሚገኙ የፖለቲካ ድርጅቶች፣ የሐይማኖት አባቶች፣ ሌሎችም መሳተፍ እንደነበረባቸው መናገራቸውን ገልጿል። ከዚሁ በተጨማሪም የመገናኛ ብዙሃን እንዳይገባ የተፈለገበት ምክንያትም ልክ እንዳልሆነ ተናግረዋል የተባሉት ደብረፅዮን (ዶ/ር) “ወደፊትም ቢሆን መደባበቁ ችግሩ ሊያባብሰው ካልሆነ መፍትሄ አይሆንም” ብለዋል። በውይይቱ ወቅት በርካታ ጥያቄዎችና ሃሳቦች ከተሳታፊዎቹ ለሽምግልና ቡድኑ መቅረቡ የተነገረ ሲሆን፤ እነሱም የተነሱ ጉዳዮችን ይዘው ወደ ፌደራሉ መንግሥት እንደሚቀርቡ ተናግረዋል ሲል የክልሉ ኮሚዩኒኬሽን ቢሮ መግለጫ ጠቅሷል።
የቁማር ካፒታል በሁሉም ዲዛይናቸው ዝቅተኛ አቀራረብን ይወስዳል ፣ እና ያ ካሲኖውን ለተጠቃሚ ምቹ ፣ እና ለዓይን ቀላል ያደርገዋል። ለዚህ ልዩ ዘይቤ ምስጋና ይግባውና ይህ የመስመር ላይ ካሲኖ ባለፉት ዓመታት በቁማር ትዕይንት ውስጥ ለራሱ ጥሩ ስም ፈጥሯል። እና ስሙ እንደሚያመለክተው አብዛኛዎቹ ጨዋታዎቻቸው ቦታዎች ናቸው። Games ጣቢያውን ከጫኑ በኋላ ተጫዋቾች በስድስት ምድቦች ውስጥ የሚመጡ በመቶዎች የሚቆጠሩ ጨዋታዎችን ያገኛሉ። ቦታዎች በምናሌው ላይ በመጀመሪያው ቦታ ላይ ቆንጆ ሆነው ይቀመጣሉ, እና በእሱ ስር ያሉት የጨዋታዎች ዝርዝር ምንም አስደናቂ ነገር አይደለም. ካሲኖው በተጨማሪም i-slots፣ የጠረጴዛ ጨዋታዎች፣ jackpots፣ የቪዲዮ ቁማር እና ብጁ ጨዋታዎችን የያዘ ልዩ ክፍል አለው። Withdrawals መጫወት አስደሳች ነው ፣ ግን ያንን ሜጋ ጃክታን ማሸነፍ ሰዎች ካሲኖዎችን የሚጎበኙበት ዋና ምክንያት ነው ፣ አይደል? እና ይህ ካሲኖ ይህን ያውቃል, ሁሉም በደንብ. በዚህ ምክንያት ከጥያቄው በኋላ በ 48 ሰዓታት ውስጥ ክፍያዎችን ለመስጠት የፋይናንስ ስርዓቶችን አቋቁመዋል። ያሉት የማውጣት አማራጮች Skrill፣ Neteller፣ ecoPayz፣ የሽቦ ዝውውሮች እና ቼኮች ያካትታሉ። Languages ወደ ቋንቋዎች ስንመጣ, Slots Capital እንግሊዝኛ ተናጋሪዎችን ብቻ የሚደግፍ ይመስላል. ይህ ለቀሪው አለም ትልቅ ጉዳት ነው, ነገር ግን ካሲኖዎች በተሻለ በሚያውቁት ቋንቋ ላይ ለመቆየት ወስነዋል. ደግሞም መደበኛ ቁማርተኞች እንግሊዘኛ የመጀመሪያ ወይም ሁለተኛ ቋንቋ ካላቸው እንግሊዝ እና አውሮፓ ይመጣሉ። Promotions & Offers አዳዲስ ተጫዋቾችን ለመሳብ ካሲኖው ለእያንዳንዱ 20 ዶላር ተቀማጭ ወይም ከዚያ በላይ 277% የእንኳን ደህና መጣችሁ ጉርሻ ይሰጣል። እና በታማኝነት፣ በበይነመረቡ ላይ ካሉ በጣም ለጋስ ቅናሾች አንዱ ነው። በተጨማሪም አብዛኛውን ጊዜ የፊት ጉርሻ የሆኑ ሳምንታዊ ሽልማቶችን ይሰጣሉ, በተጨማሪም ነጻ የቁማር ቺፕስ. Live Casino የቁማር ካፒታል ተለዋዋጭ የጨዋታ አማራጮችን ለማቅረብ ጠንክሮ ሰርቷል። አብዛኛዎቹ ተጫዋቾች በስማርትፎኖች ላይ ስለሆኑ ጣቢያው ለሁለቱም አይፎን እና አንድሮይድ መተግበሪያዎችን ያቀርባል። እንከን በሌለው የጨዋታ ልምድ ለመደሰት ለሚፈልጉ የዴስክቶፕ ተጠቃሚዎችም ሊወርድ የሚችል ስሪት አላቸው። ሆኖም፣ ተጫዋቾች እዚያው በአሳሹ ውስጥ ገብተው መጫወት ይችላሉ። Software ካሲኖው ሪቫልን እንደ ዋና ኦፕሬተር ይጠቀማል፣ ለዚህም በቂ ምክንያት ነው። በ 2006 ውስጥ ስራዎችን የጀመረው መሪ የመስመር ላይ የጨዋታ ሶፍትዌር አቅራቢ ነው። እና የቁማር ጨዋታዎች ዝርዝራቸው ከዚህ ዓለም ውጭ ነው። Support የመስመር ላይ ካሲኖዎች ዛሬ በቁማር መድረክ ስኬታማ እንዲሆኑ ሁሉም ተጫዋቾቹ ጠንካራ የተጠቃሚ ድጋፍ ስርዓት ያስፈልጋቸዋል። እና የቁማር ካፒታል ይህን ጉዳይ በጣም በቁም ነገር ይወስደዋል. 24/7 የቀጥታ ድጋፍ ይሰጣሉ፣ ነገር ግን ተጠቃሚዎች ሁል ጊዜ ቡድኑን ኢሜል መጣል እና ለመልስ ለ24 ሰዓታት ያህል መጠበቅ ይችላሉ። Deposits የቁማር ካፒታል በቁማር ኢንደስትሪ ውስጥ ከሚገኙት ሁሉም ታዋቂ የክፍያ አማራጮች ጋር ተባብሯል። ቪዛ እና ማስተርካርድ እዚህ ተመራጭ የተቀማጭ አማራጮች ናቸው፣ በመቀጠል Skrill፣ Neteller፣ ecoPayz፣ EasyEFT እና SID Instant EFT ይከተላሉ። በነዚህ አማራጮች፣ ማንኛውም በአለም ላይ ያለ ማንኛውም ሰው በክልሉ ውስጥ ህጋዊ ገደቦች ከሌለ በስተቀር ማስገባት ይችላል።
ኬይላ ካንግ አሜሪካዊ የኮሪያ ቅርስ ናት ፡፡ ይህ የሚያምር የውበት ሞዴል ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ከሚመጡ ማህበራዊ አውታረ መረቦች ሞዴሎች አንዱ ነው ፡፡ ያ ቢኪኒ አካልን ለመጠበቅ ሞዴል መሆን ከብዙ ሀላፊነቶች ጋር ይመጣል ፡፡ ቀልብ የሚስብ ኬይላ ካንግ አሴ ሥዕሎች ተሰውረዋል ኬኢላ በእርግጠኝነት በትንሽ ሰውነትዎ ውስጥ በጣም ጥሩ በሚመስሉ ግዙፍ ቡቦች ተባርካለች ፡፡ እንደ አለመታደል ሆኖ ከጎን-ቦብ ብቻ የጡት ጫፉን እንኳን ከማያንሸራተት ለማሳየት ፈቃደኛ አይደለችም ፡፡ ቆንጆ Keilah ካንግ የራስ ፎቶዎች ከ ​​Instagram እኔ የ ‹ኢንስታግራም› ስብዕና መሆን አንድ ደረጃዎችን ደረጃውን ጠብቆ ለማቆየት አንድ የሚፈልግ ይመስለኛል እናም ካንግ እነሱን ከፍ አድርጎ የሚመለከታቸው ይመስላል ፡፡ የማይበጠሰውን ሰውነቷን እንኳን ማሳየት ካልቻለች ፣ መቼም ቢሆን ቶሎ ቶሎ ቆንጥጦ ቆንጥጦዋን የምናያት አይመስለኝም ፡፡ ቆንጆ ኬይላ ካንግ የጡት ጫፍ ስዕል ተጋለጠ ጠማማዎች እነዚያን የእሷን ብልት መሰንጠቂያ ፎቶግራፎች በተሻለ ሁኔታ ያደሱ እና ያፈሳሉ ፡፡ እንደ እድል ሆኖ ፣ የቀይላ ካንግን ጥሩ ቅርፅ ያለው አህያ እይታ እናገኛለን ፡፡ ገና በ 23 ዓመቷ ገና በመጪዎቹ ዓመታት የበለጠ የማየት ተስፋ አለ ፡፡ ዝርዝር ሁኔታ
አገሪቱን ከሁሉም አቅጣጫዎች ለዓመታት ሲያናውጥ የቆየው ሕዝባዊ ዓመጽ ከHR 128 ጋር ተዳምሮበት ከፍተኛ ጭንቀት ውስጥ የገባው ህወሓት/ኢህአዴግ “አሸባሪ” እያለ በግፍ ያሰራቸውን እየፈታ ነው። የተፈቱት ተመልሰው ላለመታሰራቸው ምንም ዋስትና የለም ተብሏል። ዶናልድ ትራምፕ የፕሬዚዳንትነቱን መንበር ከተረከቡ ጊዜ ጀምሮ የትግራይ ሕዝብ ነጻ አውጪ ግምባር (ህወሓት) የተባለው አሸባሪ የበረሃ ወንበዴዎች ቡድን ስሉሱ እንደዞረበት አስተውሎ የራሱን ዝግጅት ሲያደርግ ቆይቷል። በጣም ይተማመንባቸው የነበሩትን “ነጭ ወያኔዎች” ህወሓት መናፈቅ የጀመረው ኦባማ የሥልጣን መንበሩን በሚያስረክቡበት የመጨረሻ ዓመት መገባደጃ ላይ ነበር። ጎልጉል፡ የድረገጽ ጋዜጣ October 3, 2017 ባቀረበው የዜና ዘገባ ላይ ከዚሁ ጉዳይ ጋር በተያያዘ ይህንን ማለቱ ይታወሳል፤ ባራክ ኦባማ የሥልጣን ዘመናቸውን ካጠናቀቁ በኋላ በመንበሩ ላይ የተሰየሙት ዶናልድ ጄ ትራምፕ አስተዳደራቸው በአፍሪካ ላይ የተለየ አቋም የሚይዝ መሆኑ የተነገረው ገና ከጅምሩ ነበር። የትራምፕ የሽግግር ቡድን አፍሪካን በተመለከተ ለአሜሪካው የውጭ ጉዳይ እና የመከላከያ መ/ቤቶች ያቀረበው ባለ አራት ገጽ ጥያቄዎችን ያዘለ መረጃ ኒውዮርክ ታይምስ ዘግቦበት ነበር። ከበርካታዎቹ ጥያቄዎች ጥቂቶቹ፤ “በአፍሪካ ይህንን ያህል ሙስና ተንሰራፍቶ እያለ ለአፍሪካ ከምንሰጠው ዕርዳታ ምን ያህሉ ይሰረቃል? እዚህ አሜሪካ ውስጥ በስንቱ ጉዳይ እየተሰቃየን ይህንን ይህል ገንዘብ አፍሪካ ላይ የምናፈሰው ለምንድነው? …” የሚሉ ነበሩበት። ከቀረቡት ጥያቄዎች መካከልም “አልሻባብን ለአስር ዓመት ያህል ስንዋጋ ቆይተን ለምንድነው እስካሁን ያላሸነፍነው?” የሚለው ጥያቄ በራሱ በርካታ ጥያቄዎችን የሚያስነሳና ለብዙዎቹም መልስ የሚሆን ተደርጎ የተወሰደ ነበር። አዳዲሶቹ የትራምፕ ሹማምንት በአልሻባብም ጉዳይ ወደ አፍሪካ ጉብኝት ሲያደርጉም ሆነ ከአፍሪካ ኅብረት ጋር ስብሰባ ለመቀመጥ ሲያስቡ እንደተለመደው ህወሓት/ኢህአዴግ ታሳቢ በማድረግ ሳይሆን መቅረቱ በህወሓት ዘንድ ጭንቀት ሲፈጥር ቆይቷል። በተለይ የመከላከያ ሚኒስትሩ ማቲስ ጅቡቲን ጎብኝተውና በአልሻባብ ጉዳይ ላይ መክረው ሲመለሱ ህወሓት በስብሰባው ላይ እንዳይገኝ ተደርጓል። ሚስተር ማቲስም ከጅቡቲ በኋላ ወደ ኢትዮጵያ ጉብኝት ሳያደርጉ ተመልሰዋል፤ ይህ ብቻ አይደለም የብሩ ቋትም መጉደል ከጀመረ ሰነባብቷል። በኦባማ አስተዳደር ዘመን ኢትዮጵያ የአሜሪካ “ስትራቴጂካዊ አጋር” የሚለው አነጋገር በትራምፕ ዘመን ሲነገር እስካሁን አለመሰማቱ ብቻ ሳይሆን ህወሓት የሚቆምርበት የአልሻባብን ጉዳይ አሜሪካ በራሷ የምትወጣው ጉዳይ አድርጋ መውሰዷ አቅጣጫዎች በገሃድ መቀየራቸውን ያመላከተ ሆኖ ታይቷል። የትራምፕ አስተዳደር በአፍሪካ ላይ የተለየ አቋም የመያዙን ሁኔታ ተከትሎ በተለይ ከሕዝብ እንደራሴዎች ምክርቤት የኢትዮጵያን የሰብዓዊ መብቶች አስመልክቶ የተቀናበረው HR 128 የህወሓት ሹሞችንና ቤተሰቦቻቸውን ያስጨነቀ መሆኑን ጎልጉል ዘግቦ ነበር። በዚህ ሁሉ መካከል የህወሓት ታዳጊ ሆነው ብቅ ያሉት የኦክላሆማው ሴናተር ጂም ኢንሆፍ ናቸው። የHR 128 አክሻፊው ሴናተር ኢንሆፍ ፊትአውራሪ ሆነው ራሳቸውን ከሾሙ በኋላ ኢትዮጵያ ድረስ በመሄድ ከHR 128 ጋር የተገናኙ ተግባራትን እንደፈጸሙ ጉዳዩን የሚከታተሉ የሚስማሙበት ነው። ከዚህም ሌላ “ይህንን ረቂቅ ህግ ገና ከጅምሩ የፈራው ህወሃት ለወትዋቾች (ሎቢይስቶች) በጀት መድቦ ሲንቀሳቀስ ቆይቷል። በዋሽንግቶን ዲሲ የኢህአዴግ ጽ/ቤት ተጠሪ የሆነው ግርማ ብሩ SGR Government Relations ከተባለ የወትዋቾች ድርጅት ጋር በተፈራረመው ሰነድ ላይ በግልጽ እንደተመለከተው ለዚህ የውትወታ ሥራ ድርጅቱ (SGR) በወር 150ሺህ ዶላር፤ በጥቅሉ 1.8 ሚሊዮን ዶላር ይከፈለዋል። በርካታ የተቃዋሚ ድርጅቶችና ቡድኖች (በተለይ በዳያስፖራ ያሉቱ) ተገቢውን ትኩረት ሳይሰጡት ቀሩ እንጂ ሁኔታዎች እንዳላማሩለት የተረዳው ህወሓት የቤት ሥራውን መሥራት የጀመረው አስቀድሞ ነበር”። ከወራት በፊት በሞቃዲሾ በደረሰውና በመቶዎች የሚቆጠሩ ወገኖችን ህይወት በቀጠፈው የአሸባሪዎች ፍንዳታ ውስጥ የህወሓት አሻራ አለበት የሚሉ ወገኖች አሉ። ለዚህም አስረጅ አድርገው የሚያቀርቡት “እኛ ከሶማሊያ ከወጣን የሚሆነውን እዩት” የሚል ለአሜሪካ የቀረበ “ማስፈራሪያ” ነው ይላሉ። (ጎልጉል በዚህ ርዕስ ላይ ያቀረበውን ዘገባ እዚህ ላይ ይመልከቱ) “ሁሉንም ፈንቅል HR 128ን አምክን” በሚለው አስተሳሰብ ሲንቀሳቀስ የቆየው ህወሓት ከዚህ ሁሉ ተደጋጋሚ ሙከራና ጥቃት በኋላ HR 128 በአሜሪካ የእንደራሴዎች ሸንጎ ለውሳኔ እንዳይቀርብ ለማቀዛቀዝ ቻለ። የHR 128 ጉዳይም ቀስ እያለ ላይነሳ የሞተ መሰለ። ሆኖም በአገር ውስጥ የተቀጣጠለው ሕዝባዊ አመጽ፣ በዳያስፖራ ያሉቱ የሰላማዊ ትግል ተሟጋቾች ውትወታ እና በአሜሪካ የእንደራሴዎች ምክርቤት የኢትዮጵያ ወዳጅ እንደራሴዎች ትጋት ከጥቂት ሳምንታት በፊት HR 128 ነፍስ መዝራት ጀምሮ ነበር። ከጉዳዩ ጋር በተያያዘ ስብሰባዎችና ውይይቶች ሲጀመሩ ህወሓት ዕንቅልፍ ማጣት ጀመረ። እንደራሴዎችን በቀጥታና በእጅ አዙር መለማመጡን ቀጠለ። በርካታ ተስፋዎችን መግባት ጀመረ፤ ከነዚህም መካከል ክስ አቋርጣለሁ፤ እስረኞችን እፈታለሁ የሚለው እንደሚገኝበት ጎልጉል ከእንደራሴዎች ምክርቤት አካባቢ ያገኘው መረጃ ያመለክታል። ከዚህ በፊት ከተረቀቀው HR 2003 በተለየ መልኩ HR 128 በርካታ ጉዳዮችንና ማነቆዎችን ያካተተ ነው። ረቂቅ ሕጉን ገና ከአወጣጡ ጀምሮ ሲከታተሉና ግብዓት ሲሰጡ የቆዩ ወገኖች እንደሚሉት ይህ ያሁኑ ረቂቅ ሕግ የህወሓት ሰዎች አንገት ላይ ገመዱን ያስገባ ነው። ኢትዮጵያውያንን በመግደል፥ በማሰቃየትና በማንኛውም መልኩ የሰብዓዊ መብቶቻቸውን በመርገጥ ስማቸው የሚገኝ የህወሓት ሹሞችና ተባባሪዎቻቸው የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚ/ር መ/ቤት ከገንዘብ ሚ/ር መ/ቤት ጋር በመተባበር በዓለምአቀፍ ሕግጋት በተደነገገው መሠረት ዕቀባ እንዲያደርጉባቸው ረቂቅ ሕጉ ያዛል። ይህ ማለት በሌላ አነጋገር ህወሓት/ኢህአዴግ ለዚህ በHR 128 ላይ ለሰፈረው የአሜሪካ የለውጥ ዕቅድ የማይገዛ ከሆነ የህወሓት ሹሞችና ቤተሰቦቻቸው ወደ አሜሪካ እንዳይገቡ ማዕቀብ ይጣልባቸዋል፥ ሃብታቸው እንዳይነቃነቅ ይደረጋል። የአሜሪካንን ፈለግ የሚከተለውና ከህወሓት ጋር የጸና ወዳጅነት የሌለው የአውሮጳ ኅብረትም ተመሳሳይ ርምጃ ይወስዳል ተብሎ ይጠበቃል። የህወሓት ወንበዴዎች ዋና መሪ የነበረው መለስ የ1997 ምርጫ ወቅት ሥልጣኑን ሊያጣ አፋፍ ላይ በነበረበት ጊዜ በቅንጅት ተጠርቶ የነበረውን የሥራ ማቆም አድማ እንዲቆምለት “ከፀሐይ በታች በማንኛውም ነገር ላይ እደራደራለሁ” ማለቱ የሚታወስ ነው። በምዕራባዊ የኤምባሲ ሰዎች (ነጭ ወያኔዎች) ድጋፍ የሥራ ማቆም አድማው ከተሠረዘ በኋላ ድርድሩን ትቶ የቅንጅት መሪዎችን እየለቀመ ቃሊት ማሰሩን ተያያዘው። ከዚህ እና ከሌሎች ተመሳሳይ ተሞክሮዎች የሚነሱ አስተያየት ሰጪዎች እንደሚሉት የHR 128 ጉዳይ አጣብቂኝ ውስጥ የከተተው ህወሓት አሁን እየፈታ ያለውን እስረኞች መልሶ የማያስርበት ምንም ማስተማመኛ የለም። በአስመሳይ ተሃድሶ ረቂቅ ሕጉ ጸድቆ እንዳይወጣ ካሰናከለ በኋላ ያቋረጠውን ክስ እንደገና የማይጀምርበት፤ የሚቃወሙትን ሁሉ “አሸባሪ” እያለ በአዲስ ክስ የማያስርበት ምንም ዓይነት የሞራል ልዕልና የለውም። በመሆኑም HR 128 ሕግ ሆኖ እንዲጸድቅ በተለይ በዳያስፖራው በኩል የሚካሄደው የውትወታ ዘመቻ (ሎቢ) በርትቶ መቀጠል አለበት፤ ለአሜሪካ እንደራሴዎችም የህወሓትን ባህርይ በማስረዳት በቃሉ የማይታመን ድርጅት መሆኑን ደጋግሞ ማስረዳት ያስፈልጋል ይላሉ። አንድ የሃይማኖት አባት ለጎልጉል በላኩት አስተያየት እንዳሉት “ህወሓት እንደ ሠይጣን ወዳጅ የለውም፤ ወዳጅም አያውቅም”። ማሳሰቢያ፤ በተለይ በስም ወይም በድርጅት ስም እስካልተጠቀሰ ድረስ በጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣ™ ላይ የሚወጡት ጽሁፎች በሙሉ የጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣ™ ንብረት ናቸው። ይህንን ጽሁፍ ለመጠቀም የሚፈልጉ ሁሉ የዚህን ጽሁፍ አስፈንጣሪ (link) ወይም የድረገጻችንን አድራሻ (https://www.goolgule.com/) አብረው መለጠፍ ከጋዜጠኛነት የሚጠበቅና ህጋዊ አሠራር መሆኑን ልናሳስብ እንወዳለን። Share on Facebook Tweet Follow us Filed Under: Uncategorized Tagged With: eprdf, Full Width Top, hr 128, Middle Column, tplf Reader Interactions Comments Mulugeta Andargie says February 15, 2018 12:05 am at 12:05 am ዩጉራጌ ሕዝብ ጡንቻ ነው ያስፈታቸው!! ግድ የለም!! ውነት ለሃገር ተቆርቋሪ መሆናቸውን ወደፊት ይለያል!!! እዚህ ብርሃኑ ነጋ ቦንገር እኮ ይደነፋል!! ልማታችን ላይ ተሳታፊ ካልሆናችሁ፣ የትም ኣታመልጡንም!! ስትወራጩ እንይዛችኋለን!! Reply cute-ehapa says February 16, 2018 03:42 pm at 3:42 pm back again – phots without what they show and credit? if one writes pages how long doe it take to label photos? Reply Editor says February 16, 2018 08:36 pm at 8:36 pm Welcome back, cute-ehapa, It is a screenshot taken from a Youtube video showing a TPLF thug, which is also known as “federal police”, brutally beating an Ethiopian at Mesqel Square. What is superimposed on the picture – HR 128 – is added added by Golgul. የመጀመሪያው፤ አንዲት እናት በኦሮሚያ ዱላ ይዘው ሰላማዊ ሰልፍ ወጥተው (ምንጩ ያልታወቀ – ምናልባትም ማኅበራዊ ሚዲያ) ሁለተኛው፤ ህወሓት ያሰማራችው ታጣቂዎች ተማሪዎችን ሲደበድቡ። አንደኛው በጫማው ተማሪውን ሲመታ ይታያል፤ ተማሪዎቹ ሰላማዊና ታዛዥ ሆነው ቁጭ ብለው ይታያሉ። ቦታው ኦሮሚያ፤ ምንጩ ከማኅበራዊ ሚዲያ። ሶስተኛው፤ ጎንደር በተደረገ ሰላማዊ ሰልፍ ላይ ተሰላፊዎቹ “በጎዳና ላይ የሚፈሰው የኦሮሞ ወንድምና እህቶቻችን ደም የእኛም ደም ነው!!” የሚል በቀይ የተጻፈ እንዲሁም “የህዝብን ጥያቄ መጠየቅ ሽብርተኝነት አይደለም!!” የሚል በጥቁር ወይም በሰማያዊ የተጻፈ መፈክር ይዘው። (ምንጩ ያልታወቀ ከማኅበራዊ ሚዲያ የተገኘ)
ዩናይትድ ስቴትስ ውስጥ ሚድያና ፕሬዚዳንቶች ብዙም ፍቅር ባይንፀባረቅባቸውም ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትረምፕ ሥልጣን ከተረከቡ ወዲህ ሚድያን እንደ ጠላት የማየቱ ሁኔታ እየተባባሰ ሄዷል። ዋሺንግተን ዲሲ — ዩናይትድ ስቴትስ ውስጥ ሚድያና ፕሬዚዳንቶች ብዙም ፍቅር ባይንፀባረቅባቸውም ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትረምፕ ሥልጣን ከተረከቡ ወዲህ ሚድያን እንደ ጠላት የማየቱ ሁኔታ እየተባባሰ ሄዷል። ትራምፕ ሚድያን “የህዝብ ጠላት” የሚል ስም ለጥፈውበት በተደጋጋሚ ይጠቀሙበታል። መገናኝ ብዙሃንን “አደገኛና በሽተኛ” ከማለት አልፈው “ጦርነት ሊያስነሳ ይችላል” በሚል ተንብየዋል። አንዳንድ የአሜሪካ መገናኛ ብዙሃን አካላት ታድያ ፕሬዚዳንት ትረምፕ በመገናኛ ብዙሃን ላይ የሚሰነዝሩት ልፈፋ ከልኩ አልፏል፣ አደገኛ ነው እያሉ ናቸው። በሀገሪቱ ዙሪያ ያሉት ጋዜጠኞች በቦስተን ግሎብ አስተባባሪነት ዛሬ ባልተጠበቀ ሁኔታ የተቀናጀ የርዕሰ አንቀጽ ዘመቻ ጀምረዋል። ዘመቻው የተከፈተው “በነፃ ፕሬስ ላይ ያነጣጠረው ቆሻሻ ጦርነት ማቆም አለበት” በሚል ርዕስ ነው። ከሁለት ምዕተ ዓመታተ በላይ ለሆነ ጊዜ የአሜሪካ መሰረት የሆነው መርህ የሀገሪቱን ጋዜጣኞች መብት ሲያስከብር ኖሯል። ለውጭ ሃገራትም ተምስሌት ሆኖ ቆይቷል። አሁን ግን ከባድ አደጋ ላይ ወድቋል። ከአንካራ እስከ ሞስኮ ቤዢንግና ባግዳድ ድረስ ላሉት አምባገነን መንግሥታት ጋዜጠኞች እንደሀገር ጠላት ሊታዩ እንደሚችሉ የሚያሳይ መጥፎ አርአያ ነው” ይላል “ዘ ግሎብ”ያወጣው ርዕሰ አንቀፅ።
ህወሃት በነጻ አውጪ ስም ታግሎ ኢትዮጵያን መግዛት የጀመረበትን 23ኛ ዓመት በዓሉን እያከበረ ነው። ወዳጆቹና መሪዎቹ ባስቀመጡት እቅድ መሰረት ኢትዮጵያን “በመተካካትና በተሃድሶ” ስም ራሱን እያገላበጠ ለመግዛት የቆረጠው ጊዜ በትንሹ 40 ዓመታት እንደሆነ ይታወቃል። አሁን ባለው የሰረገላው ጉዞ ኢህአዴግ ከ40 – 23 ከመቀነሱ ውጪ አሰበበት ስለመድረሱ መገመት የሚያስችል ምልክት የለም። እንደውም ስጋት እንጂ። ሲጀመር “የገበሬ ተሟጋች” ነኝ በማለት ራሱን የአርሶ አደሩ ወኪል አድርጎ የተነሳው ህወሃት፣ ኢህአዴግ ሆኖ አገር መግዛት ሲጀምር ያስቀደመው የብሄር ብሄረሰቦችን የመብት ጥያቄ እንደ ውዳሴ ጸሎት በመደጋገም ነበር። በዚሁ በጎሳ ላይ ተመስርቶ በቋንቋ የተቆለፈው የአገዛዝ ስልት ሲጀመር ማስጠንቀቂያ የሰጡ፣ ለመታገል የሞከሩ፣ የታገሉ፣ ያስተባበሩ፣ ያደራጁ የህወሃት የ40 ዓመት ጉዞ ጸር ተደርገው ተወሰዱ። ስለ ኢትዮጵያ ጥቅምና ኢትዮጵያዊነት ያሳሰቡ ጠላት ተደርገው ተፈረጁ። በስውር በአፈና፣ በግልጽ ህግ እየተጠቀሰባቸው ከጫወታና ከመኖር ተገለሉ። ብዙዎች እንደሚሉት “የጉዳቱን መጠን ህወሃትና የተጎዱት ቤተሰቦች ይቁጠሩት”! ግንቦት ሃያ “የህዝብ የድል ክቡር ቀን ነው” በሚሉና “የህዝብና የአገር ውድቀት የታወጀበት የክፉ ቀኖች ሁሉ ድምር” ሲሉ በሚሰይሙት መካከል ሰፊ መከራከሪያ አለ። የመንገድ ግንባታ፣ የህንጻ ግንባታ፣ የኮሌጅና የትምህርት ቤቶች ግንባታ፣ የግድቦች ግንባታና የአባይ ወንዝ ልማት ወዘተ ጉዳዮች የግንቦት 20 ጣፋጭ ፍሬዎች ስለመሆናቸው “የቀኑ ወዳጆች” ይከራከራሉ። የቀኑ “ባሮችም” ይህንኑ ውዳሴ በማቀንቀን ታማኝነታቸውን ይገልጻሉ። በጥቅም የተደለሉ ሎሌዎች ስለሆኑ ይህንን ድል ለማስጠበቅ በግልጽና በህቡዕ አድርጉ የተባሉትን ያደርጋሉ። በተጠቀሱት የልማት ስራዎች ላይ ተቃውሞ የማያነሱ የቀኑ “ሰለባዎች” ሰላምና መረጋጋት እንዳለ የሚሰብክ አስተዳደር ልማትን ከመስራት ሌላ ተግባር እንደሌለው ይገልጻሉ። አያይዘውም ጣሊያንም በ5 ዓመት ጊዜ ውስጥ በርካታ መንገድና ድልድዮችን መገንባቱን ያጣቅሳሉ። ከሁሉም በላይ ግን ኢህአዴግ በሚገዛት አገርና ሕዝብ ስም የተበደረውን የገንዘብ መጠን “ከተዘረፈው ውጪ” በማለት ከፍተኛ እንደሆነ ይናገራሉ። በሌላ በኩል ደግሞ “መንገድ መስራትና ህንጻ ማቆም የመብት ጥያቄን በጥይት ለመመለስና በደም ለመጨማለቅ ዋስትና ሊሆን አይችልም” በማለት ስርዓቱን አጥብቀው ይኮንኑታል። በሌላም ወገን የተሰሩትን ህንጻዎች፣ የንግድ ተቋማት፣ የገንዘብ ተቋማት፣ ከፍተኛ ኢንቨስትመንቶች በማንሳት “የግንቦት 20 ፍሬዎች” ሲሉ ይሰይሟቸዋል። ሲያብራሩም “የነዚህ ሁሉ ሃብቶች መነሻና ባለቤቶች ህወሃትና ህወሃት ዙሪያ የሚሽከረከሩ ባለሟሎች ናቸው። የህዝብ አይደሉም። ሕዝብም አያምንባቸውም” በማለት ጥርስ ይነክሱባቸዋል። በዝርፊያ ሃብት የሚያግበሰብሰውን ኤፈርት ኢትዮጵያን “ንብረቶችሽን ባደራ ላስቀምጥ” የሚል እስከሚመስል የንግድ ኢምፓየሩን ማስፋቱን አብዝተው ይኮንናሉ። የግንቦት 20፣ የቀኑ ወዳጆች ኤፈርት ላይ የሚቀርበውን ጥያቄ አያስተባብሉትም። ይልቁኑም ድርጅቱ ጓዳና ካዝናው የተለጎመ መሆኑ ያብከነክናቸዋል። አለው የሚባለው ሃብት ሁሉ የትኛው ቋት እንደሚቀበር ስለማይረዱ “የተሸውደናል” ስሜት አላቸው። ለዚህም ይመስላል የህወሃት ወዳጆች “ኤፈርትን ያየህ ወዲህ በለኝ” ሲሉ የሚደመጡት። በግልጽ አነጋገር ኤፈርት ፊት ለፊት ከሚያሳየው ሃብቱ ይልቅ፣ የማይታው ጉዱ ስለሚያመዝን በህወሃት ወዳጆች ሳይቀር አልሞ ተኳሽ (ስናይፐር) የተደቀነበት ነው። አፈናው፣ ግድያው፣ እስሩ፣ ዝርፊያው፣ ከላይ ከተገለጸው በተቃራኒ አርሶ አደሩ ላይ የሚፈጸመው የመሬት ቅሚያ ሌላው የግንቦት 20 የጨነገፈ ፍሬ ተደርጎ ይወሰዳል የሚሉ አሉ። በተለይም ራሱ ህወሃት ሁሉንም በራሱ ደረጃ ለማሳነስ ሲል ያዋቀረው የቋንቋና ጎሳን ተገን ያደረገ የአገዛዝ ስልት ዛሬ ግንቦት 20ን እድሜውን ወደ ማሳጠር እያደረሱት ነው ሲሉ ያክላሉ። በዚህ አስተሳሰብ ላይ የሚተቹ ሰሞኑን አጠንክረው እንደገለጸት “የግንቦት 20 ወዳጆች ኢትዮጵያዊነት ከውስጣቸው እንዲወልቅ ተደርጎ በተዘጋጀላቸው የትምህርት እቅድ፣ ሥርዓተ ትምህርት፣ … መሰረት ወደ ጎሳ እየጠበቡ የግንቦት 20 ድል ‘ሰረገላው’ መድረስ የፈለገበት ቦታ ሳደርስ ሃዲዱን ሊያወላልቀው ይችላል”፡፡ 40 – 23 ዓመት ላይ ያለው ኢህአዴግ ህወሃትን እያጀበና እየሞሸረ ወደ “መንገሻው” ለማድረስ የተሰሩበት የጎሳ ኬሚስትሪ እንደሚከለክላቸው የሚናገሩ ክፍሎች “የግንቦት 20 ድል እየተከበረ 40 ዓመት መዝለቅ ምናልባትም ከተረትም የወረደ ሟርት ነው” ባይ ናቸው። ህወሃት ለጊዜው ብሎ የዘራው የበቀል ዘርና በጎሳ ሳጥን ውስጥ ከቶ ያሳደጋቸው ወዳጆቹና በጊዜ የታሰረ ቦንብ እንደሚሆኑበት ምልክቶቹ ከበቂ በላይ እንደሆኑም ይናገራሉ። እነዚህ ወገኖች እንደሚሉት “ህወሃትን የሚበሉት ራሱ ያመረታቸው ፈንጂዎቹ ናቸው” በመሆኑም የዘንድሮው ግንቦት 20 አንጸባራቂ ጥቅስ “ለመጥበብ ብሎ ህወሃት የወጠነው የጎሳ መዋቅርና አስተምህሮት የህወሃት ፉርጎ የሚሄድበትን ሃዲድ እያወላለቀው ነው” የሚለው ይሆናል – “ጉድጓድ የሚምስ ራሱ ይወቅድበታልና”፡፡ ማሳሰቢያ፤ በተለይ በስም ወይም በድርጅት ስም እስካልተጠቀሰ ድረስ በጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣ® ላይ የሚወጡት ጽሁፎች በሙሉ የጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣ®ንብረት ናቸው፡፡ ይህንን ጽሁፍ ለመጠቀም የሚፈልጉ ሁሉ የዚህን ጽሁፍ አስፈንጣሪ (link) ወይም የድረገጻችንን አድራሻ (https://www.goolgule.com/) አብረው መለጠፍ ከጋዜጠኛነት የሚጠበቅና ህጋዊ አሠራር መሆኑን ልናሳስብ እንወዳለን፡፡
በተጀመረ በአስረኛው ቀን ይፋ የሆነውን የሰላሙን ስምምነት ማክበር ለአሜሪካ ቀዳሚ አጀንዳ እንደሆነ በተለያዩ ኃላፊነት ላይ ያሉ ባለሥልጣኖች ቢናገሩም፣ ስምምነቱ ከመፈረሙ ከቀናት በፊት የስምምነቱን ውጤት በተመለከተ አሜሪካ አስቀድማ ውጤት አመላካች የሆነ ማስጠንቀቂያዋ ከወትሮው የከረረ ነበር። ይኸው ማስጠንቀቂያ ዛሬ የተገላቢጦሽ የሚሠራ መሆኑ ደግሞ ዜናውን ትኩስ አድርጎታል። ለትህነግ ያላትን ወገንተኝነት ያለ ኃፍረት በዓለምአቀፍ መድረኮች ስታስተጋባና አጀንዳ እየተከለች ኢትዮጵያ ላይ ጫናዋን ስታበረታ የነበረችው አሜሪካ፣ የሰላሙ ንግግር ከመጀመሩ ቀናት በፊት ውጤቱን አስመልክታ ያወጣቸውን መግለጫ ወይም አቋም ቁጣ ቀላቅለው ያስታወቁት በተባበሩት መንግሥታት የአሜሪካ አምባሳደር ሊንዳ ቶማስ-ግሪንፊልድ ነበሩ። ከትህነግ ጋር ቤተሰባዊ ግንኙነት እንዳላቸው በሥፋት በፎቶ ማስረጃዎች የሚቀርብባቸው ሊንዳ ቶማስ-ግሪንፊልድ የአገራቸውን አቋም ይፋ ያደረጉት የሰላሙ ንግግር ሰኞ ሊጀመር አርብ ኦክቶበር ፳፩ ቀን የጸጥታው ምክር ቤት በኢትዮጵያ ላይ ለመወሰን ስብሰባ ጠርቶ በነበረበት ወቅት ነው። ስብሰባው ያለአንዳች ውጤት መበተኑ የሚታወስ ነው። ስብሰባው ትህነግ፣ ደጋፊዎቹ፣ አንጋሾቹ ምዕራባውያን፣ ወዘተ በተስፋ የጠበቁትና የኢትዮጵያን እጅ የሚጠመዝዝ ውሳኔ ይተላለፍበታል የተባለ የመጨረሻው ተስፋቸው ነበር። ስብሰባው እንደተጠበቀው ሳይሆን ያለ አንዳች ውሳኔ በመጠናቀቁ ሐዘን ውስጥ የገቡትን ወዳጆቻቸውን የሚያጽጽና መልዕክት ይዘው የወጡት አምባሳደር ሊንዳ በወቅቱም እንዲህ ነበር ያሉት፤ “አጭር ነገር ልናገር ነው የወጣሁት፤ የሰላሙን ንግግር በተመለከተ ከአፍሪካ ኅብረት መግለጫና ማብራሪያ ተሰጥቶናል፤ የጸጥታው ምክር ቤት ስለ ጉዳዩ አንድ ወጥ መግለጫ ለማውጣት ስምምነት ላይ አለመድረሱ አሳዛኝ ነው፤ ስለዚህ ነው እኔ አሁን እዚህ ብቅ ብዬ መናገሬ አስፈላጊ የሆነው” ካሉ በኋላ ኢትዮጵያን የሚወቅስ እና ጥፋተኛ የሚያደርግ ፣ ነገር ግን በዲፕሎማሲያዊ ቃላት የታጀበ ዲስኩር አሰሙ። “ተኩስ አቁም ከተደረገ በኋላ” አሉ ሊንዳ፤ ሲቀጥሉም “የወደፊቱን ጉዳይ ቀስ ብለው ሁለቱ ወገኖች ሊነጋገሩ ይችላሉ፤ መጠነ ሰፊ የፖለቲካ ንግግር፣ የሰላምና መረጋጋት፣ ያልተገደበ የሰብዓዊ ዕርዳታና የተቋረጡ አገልግሎቶችን የመመለስ ጉዳይ በቀጣይ የሚከናወን ይሆናል” በማለት የሚፈለገውን ዘረዘሩ። ይሁን እንጂ ስለ ትህነግ ትጥቅ መፍታትም ሆነ ኢትዮጵያ ሉዓላዊትና የግዛት አንድነቷ የተጠበቀ አገር ስለመሆኗ ወይም ለአንድ አገር ይህንን ማስከበር ወሳኝ መሆኑን ሳይጠቅሱ አለፉ። አምባሳደሯ ሲቋጩ “የአፍሪካ ኅብረትን ለመደገፍ አሜሪካ ሙሉ በሙሉና በትጋት በማንኛውም የዲፕሎማሲያዊ ተግባራት መስክ በከፍተኛ ደረጃ እንደምትደግፍ ለመናገር እፈልጋለሁ። ሆኖም የዚህ ግጭት ውሳኔ ውጤት ለማጨናገፍ በሚፈልጉ ወይም ስምምነቱ ላይ ዕንቅፋት በሚፈጥሩ ወገኖች አሜሪካ ዕርምጃ የምትወስድ ሲሆን፣ ሰብዓዊ መብቶችን የጣሱ ሁሉ ተጠያቂ እንዲሆኑ በማድረግ በኩል ያለንን ቁርጠኝነት ለመናገር እወዳለሁ” ሲሉ ማስፈራሪያና ማስጠንቀቂ የተቀላቀለበት ዛቻቸውን አሰሙ። እንደ እውነቱ ከሆነ በፕሪቶሪያው ስምምነት ደስተኛ ያልሆነውም ሆነ ህጻናትን ለጦርነት ከማሰለፍ ጀምሮ እጅግ ዘግናኝ የሰብዓዊ መብቶችን ሲጥስ የኖረው አካል ማን እንደሆነ ሊንዳ፣ አገራቸው፣ የተሰበሰቡበት ድርጅት፣ ዓለምና መላው ህብረተሰቧ የሚያውቁት ቢሆንም ማስፈራሪያው በጅምላ ነበር። ምንም እንኳን የዲፕሎማቷ ንግግር ኢትዮጵያን ለመደገፍ ታስቦ የተነገረ ባይሆንም በመንግሥት ባለሥልጣንነት ለተናገሩት አሜሪካ ቃሏን እንደምትጠብቅና በርግጥም ይህንን የሰላም ስምምነት ለማክሸፍ በሚሞክሩ በአገሯ ከሚገኙ የትህነግ አክቲቪስትና ሌሎች ተከፋዮች ጀምሮ በቅርቡ እርምጃ መውሰድ እንድትጀምር ግፊት ሊደረግ እንደሚገባ እየተጠቆመ ነው። ለዚህም ተግባራዊነት ይረዳ ዘንድ የስምምነቱን አውድ በማሳየት ላይ ሌት ተቀን የተዛባና ሕዝብን ከሕዝብ የሚያጫርስ መረጃ የሚረጩ ክፍሎች እነማን እንደሆኑ፣ የሚሰጡት መረጃ ደግሞ በማስረጃ እየተሰበሰበ እንደሆነ ይህም የፕሪቶሪያው ስምምነት አንዱ አካል እንደሆነ ጎልጉል ከዲፕሎማቲክ ምንጮቹ ለመረዳት ችሏል። ጉዳዩን በአፍሪካ ኅብረት በኩል አስፈላጊ ለሆኑ ወገኖች እንደሚቀርብ ለማወቅ ተችሏል። ከስምምነቱ በኋላ በርካታ አገሮች አድናቆታቸውን ቢሰጡም በዋናነት ግን አሜሪካ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ሰላሙን ለማጽናትና የተጎዱ አካባቢዎችን መልሶ ለመገንባት መንግሥታቸው ቁርጠኛ መሆኑንን ይፋ ማድረጋቸውን እንደሚደግፉና ማናቸውንም ድጋፍ ለማድረግ ዝግጁ መሆኗን አመልክታለች። ጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣ Share on Facebook Tweet Follow us Filed Under: Left Column, News, Politics Tagged With: ethiopian terrorists, operation dismantle tplf, tplf, tplf terrorist Reader Interactions Comments Tesfa says November 4, 2022 07:33 pm at 7:33 pm አንድ የውጭ ሃገር የቀድሞ የስለላ መረብ ባለሙያ ስለ ስምምነቱ ሲናገር እንዲህ ብሏል። ” የጦርነቱ መቆም የሚጠቅመው ሁሉን ነው። በዚህ ጦርነት ላይ አፈንጋጮች ቢኖሩ እብዶችና ከሩቅ ድንጋይ የሚያቀብሉ ብቻ ይሆናሉ”። አክሎ ሲናገርም ወያኔ በሶስት ጊዜ ወረራው ያለ ቅጥ ሰራዊቱን በማጣቱና የአሜሪካም የተቀዛቀዘ ድጋፍ በጠረጴዛ ዙሪያ ለሰላም እንዲቀመጥ አድርጎታል በማለት ነገሩን ይዘጋል። ጄ/ጻድቃን “ጦርነቱ አልቋል አሁን ከማን ጋር ነው ስለ ሰላም የምንነጋገረው” ባለበት አንደበቱ ስለ ሰላም ቁጭ እንዲል ያደረገው የጦር ሜዳ ላይ ሽንፈቱ ነው። እንግዲህ ወያኔ ተሸነፈ፤ የኢትዮጵያ ጥምር ሃሎች አሸነፉ አሸሸ ገዳየው የሚያሰኝ ነገር የለውም። ሲጀመር ነገሩ ሁሉ በእብደት ላይ የተመሰረተ ነበርና። አይን ያለው፤ ጀሮው የሚሰማ የሆነው ሁሉ ከአማኑኤል ሆስፒታል ያመለጠ በሽተኛ የማያስበውና የማያደርገው ጉዳይ እንደሆነ መገመት ይችላል። የወያኔው እብደት ግን የእብደት ቁንጮ ነውና ለዚህ በቃን። ግን ትዕቢት ውድቀትን የምትቀድመው ለዚህ ነው። አሁን የወያኔ ደጋፊዎች ሃዘን ላይ ተቀምጠዋል። መልካም ነው እነርሱ ያልቅሱ። ሃበሳውን የቆጠረው የትግራይ ህዝብ እፎይ ይበል። 48 ዓመት ሙሉ በአንድ ጨካኝ ድርጅት ሥር 1 ለ 5 በተባለ የአልባኒያ የፓለቲካ ስልት ተጠፍሮ አንዴ ሃገር ልትሆን ነው ሲባል፤ ሌላ ጊዜ ኤርትራ ልትውጥህ ነው ሲሉት፤ ሲሊላቸው አማራ ሊያርድህ ሊዘርፍህ መጣብህ እያሉ ሲያታልሉት ይኸው እንሆ አውሬዎቹ ወያኔዎች ብቻ ሆነው ተገኙ። በአፋር፤ በአማራ ክልሎች የፈጸሙት ወንጀል ሰማይ ጠቀስ ነው። ሥራቸው ዲያብሎሳዊ ነውና። የተፈረመውን የሰላም ሰነድ ወደ ተግባር ለመለወጥ እንቅፋቶች ይኖራሉ። ይህ ደግሞ የሚጠበቅ ነው። ግን ያም ተግደረደረ ይህ መሞከሩ አይቀሬ ነው። አሜሪካ ገና ወያኔ የሰሜን ጦርን የዛሬ 2 ዓመት በፊት ሳያጠቃ ማስቆም ትችል ነበር። ግን በሴራው ነበሩበት። ለዚያ ነው ደጋግመው እንዲሞክሩ የገፏቸውና ይህ ሁሉ ህዝብ ከሁለቱም ወገን ያለቀው። ወያኔዎች ወደ ሽዋ ሲጠጉ ኤምባሲያቸውን ሁሉ እስከ መዝጋት የቀረቡት። የአሜሪካ ሴራ ብዙ ነው። ግን ስለ ዲሞክራሲ እየለፈለፉ በስመ ዲሞክራሲ ሃገርን ማፍረስ ሙሉ ሥራቸው ነው። ያኔ ወያኔ በሚኒሊክ ቤ/መንግስት እያለ ይሰራ የነበረውን ግፍ ሁሉ አፍንጫቸው ጥግ ሆነው እየተመለከቱ ምንም ትንፍሽ ያላሉት የሚጋልቡት ፈረስ አልጋለብም በሚል መሪ ሲተካ እንዲህ በኢትዮጵያ ጉዳይ ላይ እስከ ጭንቅላታቸው መግባታቸው የሴራቸውን ክፋት ያሳያል። ያም ሆነ ይህ በሁለቱም ወገኖች ጉራ፤ ማስፈራራት፤ አሸነፍን ተሸነፍን መባባሉ ነገር ያባብሳል እንጂ ለማንም አይጠቅምም። ያለፈው የእብደት ጥፋት አሁን በሰላም ይተካ። ህዝባችን ያለችውን ቆሎ እንኳን ቆርጥሞ የጠበንጃ ድምጽ ሳይሰማ ይኑር። አሁንም ፍልሚያን እንደ መፍትሄ የሚመለከቱ ወገኖች ህመምተኞች ናቸው። ምድሪቱ በተውሶ መሳሪያ መታረሷ ይብቃ? አየሩን አንበክለው። አራዊቶችንና አዕዋፍን ሁሉ አንመርዝ። ማበዳችን በዚህ ይዘጋ። ኤርትራውያን በትግራይ ህዝብ ላይ ጭራሽ ጥላቻ የላቸውም። ያው ወያኔ እንደ ጭራቅ ማስፈራሪያ አድርጓቸው እንጂ። የኤርትራው መሪ እድሜው ከመሸ በህዋላ ሰላምን የሚፈልግና ነገሮችን የሚመዝን እየሆነ መጥቷል። ማን ያውቃል በኤርትራም በሰላም ዲሞክራሲያዊ ለውጥና ምርጫ ሊመጣ ይችላል። በአፈሙዝና በጦርነት የሚደረጉ ተግዳሮቶች ሁሉ አፍራሾች ናቸውና ከዚህ አይነቱ አስተሳሰብ ራሳችን በማራቅ ለምሥራቅ አፍሪቃ ሰላምና ብልጽግና በህብረት እንስራ። በቃኝ!
የቡሩንዲ የጸጥታ ሓይሎች ዜጎችን አሰቃይተዋል፣ ካለፍርድ ገድለዋል፡ ሴቶችን በርብርብ ደፍረዋል፣ የጅምላ መቃብሮችም ተገኝተዋል የሚሉ በርካታ ሪፖርቶች ወጥተዋል። ዋሽንግተን ዲሲ — ቡሩንዲ ውስጥ ለዘጠኝ ወራት ከዘለቀው የፖለቲካ ቀውስ ተያይዞ ስለሚደርሱ የከፉ የሰብዓዊ መብት ረገጣዎች የሚወጡት ሪፖርቶች በጥልቅ ያሳሰቡት መሆኑን የዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ። የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴሩ ቃል አቀባይ ማርክ ቶነር ትናንት ማክሰኞ ባወጡት መግለጫ የቡሩንዲ መንግሥት በቅርብ ጊዜያት ተፈጽመዋል የተባሉት ወንጀሎች በነጻ ኣካል ምርመራ እንዲካሄድ ባስቸኩዋይ ፈቃድ እንዲሰጥ እና ወንጀሉን የፈጸሙትንም በተጠያቂነት እንዲይዝ አሳስበዋል። የቡሩንዲ የጸጥታ ሓይሎች ዜጎችን አሰቃይተዋል፣ ካለፍርድ ገድለዋል፡ ሴቶችን በርብርብ ደፍረዋል፣ የጅምላ መቃብሮችም ተገኝተዋል የሚሉ በርካታ ሪፖርቶች ወጥተዋል። በዚህም የተነሳ የተ.መ .ድ. የሰብዓዊ መብቶች ኮምሽነር ዜይድ ራኣድ አል ሁሴን "እነዚህ አሳሳቢ ሁኔታዎችና የቀውሱ ብሄረሰባዊ ገጽታ እየሰፋ መምጣቱ እጅግ አስጊ ደረጃ ላይ እንዳለ ያመለክታል" በማለት ባለፈው ዓርብ መግለጫ አውጥተዋል። የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴሩ ቃል አቀባይ አክለውም የቡሩንዲ መንግሥት ተፈጽመዋል የተባሉትን ወንጀሎች የአፍሪካ ህብረት የሰብዓዊ መብት ታዛቢዎች ባስቸኳይ ያለምንም ዕንቅፋት ገብተው ምርመራ እንዲያካሂዱ እንዲፈቅድ ጠይቀዋል። የአፍሪካ ህብረት ብጥብጡን ለማስቆም አምስት ሺህ ወታደሮች እንላክ ብሎ ባለፈው ወር ቢጠይቅ የቡሩንዲ መንግሥት ዕምቢ ማለቱ እና ያለፈቃዴ ቢገቡ ጥቃት ይደርስባቸዋል ሲል ማስጠንቀቁ ይታወሳል። የዜና ዘገባችንን ለማዳመጥ ከዚህ በታች ያለውን የድምጽ ፋይል ይጫኑ።
የክልሉን ሰላም በማስፈን ወደ መደበኛ እንቅስቃሴ ለመመለስ በኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር የሰላሳ ቀን ዕቅድ መሰረት በሸኔ ታጣቂዎች ላይ የተቀናጀና ጠንካራ እርምጃ እየተወሰደ መሆኑን የኦሮሚያ ክልል የፀጥታና አስተዳደር ምክትል ቢሮ ኃላፊ ኮሎኔል አበበ ገረሱ አስታወቁ፡፡ ኮሎኔል አበበ በተለይ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለጹት፤ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ ሰሞኑን በጨፌ ጉባዔ ላይ ሽብር ቡድኑን በአንድ ወር ውስጥ አደብ ለማስገዛት ጠንካራ እርምጃ እንዲወሰድ ባስቀመጡት አቅጣጫ መሰረት በክልሉ አራት ወሳኝ አካባቢዎች ላይ ጠንካራና የተቀናጀ እርምጃ እየተወሰደ ይገኛል፡፡ እንደ ምክትል ቢሮው ኃላፊ ገለጻ፤ ሽብር ቡድኑ በስፋት በመንቀሳቀስ በንጹሃን ዜጎች ላይ ሞትና በደል ያደረሰባቸው በወለጋ፣ በጉጂ፣ በምዕራብና ሰሜን ሸዋ አካባቢዎች በአሁኑ ጊዜ የክልሉና የፌዴራል የፀጥታ አካላት በሽብር ቡድኑ ላይ የተቀናጀ እርምጃ እየወሰዱ ይገኛሉ፡፡ በተጀመረው ኦፕሬሽን በርካታ የሽብር ቡድኑ አባላት ተደምስሰዋል፡፡ የተመዘገቡ ድሎች በዝርዝር ለህዝብ ይፋ ይደረጋሉ፡፡ ሸኔ ከአሸባሪው ህወሓት ጋር በመሆን ኦሮሚያን የብጥብጥ ቀጠና በማድረግ አገር ለማፍረስ ከፍተኛ ጥረት እያደረገ እንደሚገኝ የተናገሩት ኮሎኔል አበበ፤ ኦሮሚያ ብሎም ኢትዮጵያን ማፍረስ ከምናባዊ እሳቤና ከቀን ቅዥት ስሌት በዘለለ መቼም ቢሆን ሊሳካ የማይችል የሴረኞች ህልም ነው ብለዋል። በቡድኑ ላይ እርምጃ እየተወሰዱ ባሉባቸው የሚገኙ የክልሉ ነዋሪዎች ከጸጥታ አካላት ጎን መሰለፋቸውን የጠቀሱት ምክትል ቢሮ ኃላፊው፤ ስንቅ በማቀበል፣ ጥቆማ በመስጠትና ቀጥታ እርምጃ በመውሰድ ህዝቡ እያደረገ ያለው ተሳትፎ የሚደነቅና ተጠናክሮ መቀጠል ያለበት በጎ ተግባር መሆኑን አስገንዝበዋል። እንደርሳቸው ማብራሪያ፤ የክልሉ መንግሥት ሽብተኝነትና ጽንፈኝነት ለክልሉም ሆነ ለአገር ህልውና አደገኛ መሆኑን በጽኑ ያምናል። በአሸባሪው ሸኔ ላይ እየተወሰደ ያለው እርምጃ ሲጠናቀቅ በሌሎች አካባቢዎች ያለውን የሰላም ችግር ለመፍታት በሚደረገው እንቅስቃሴ ክልሉ የበኩሉን ድርሻ እንደሚወጣም አስታውቀዋል። በአንዳንድ ክልሎች የአገር ሰላምና የህዝቦች አንድነት አደጋ ላይ የሚጥሉ የሽብር ተግባርና አስተሳሰብ በስፋት እየተስዋለ መሆኑን ጠቅሰው፤ ሌሎች ክልሎችም ሰላም ለማስፈን ጠንካራ እርምጃ እንደሚወስዱ ያላቸውን እምነት ገልጸዋል። የኦሮሞ ህዝብ ከሌሎች ወንድም ህዝቦች ጋር በመሆን አገር የመገንባት ታሪክ እንጂ ጽንፈኛና ሽብርተኛን የማስታመም ህልውና የለውም ያሉት ኮሎኔል አበበ፤ በሽብርተኛው ሸኔ ላይ የጀመረውን የማያዳግም እርምጃ በመሰሎቹ ላይም እንደሚወስድ አስታውቀዋል።
We are pleased that you are visiting our new website. We hope it will serve to introduce you to the service being provided by the local Ethiopian Community association. We also hope that you will be inspired to join us in volunteering and serving our community and contributing towards our vision: “To maintain a cohesive and cooperative Ethiopian community in the greater Charlotte-Mecklenburg area, preserving our rich Ethiopian heritage, where all members of the community are thriving and successful in their pursuits of their dreams while providing mutual support and assistance to each other”. Please feel free to let us know your feedback anytime by pressing the “Contact Us” button at the top. We welcome all constructive thoughts, comments and suggestions! እንኳን ደህና መጡ! በተለያየ ገጠመኝና ሁኔታ ከሃገራችን ኢትዮጵያ ወጥተን በመላው አለም የተዘራን ኢትዮጵያውያን ቁጥር በርካታ ሚሊዮን እንደሚደርስ ይገመታል። በሻርለትም የዛሬ 16 ዓመት ከነበረው ቁጥሩ በ10 እጅ ጨምሮ በአምስት እና ስድስጥ ሺህ መካከል እንደሚሆን የዳሰሳ ግምት አለ። ስደት የሰው ልጅ የታሪኩ አካል ስለሆነ፤ በወጣትነት እድሜያቸው የተሰደዱና በስደት ዓለም የተወለዱትም በሚገጥማቸው የባህል አለመጣጣም ስለሚረበሹና በማንነት ጥያቄ ስለሚጠቁ፤ ወላጆች ኢትዮጵያዊ ማንነትንም ሆነ የሀገራቸውን ባህልና ታሪክ የሚያስተላልፉበትን መንገድ በማጣት ሲጨነቁና ሲያዝኑ ይስተዋላል። ተያያዥ ችግሩ ደግሞ እርስ በርሳችን መቀራረብና መገናኘት ባለመቻላችን ወጣት እህት-ወንድሞቻችን እንዲሁም ልጆቻችን ባልም ሚስትም ማግኘት ባለመቻላቸው ትራስ ታቅፈው እንደሚያድሩ ሲነገር እንደ ቀልድ (ፌዝ) ይታይ ይሆናል፤ ተያይዞም በዕጽ መለከፍና በአልኮል መደንዘዝም ቀጣይ ሂደቶች ሲሆኑ ጎጂነታቸው አይቀሬ ነው። “50 ሎሚ ለአንድ ሰው ሸክሙ፤ ለብዙ ሰው ግን ጌጥ ነው” እንዲሉ እኛም አብረን ተባብረን ብንሠራ ኢትዮጵያዊ ባህላችንን፣ ወግ-ሥርዓታችንን እና አኩሪ ታሪካችንን ለልጆቻችን በማስተላለፍልንታደጋቸው ከመቻላችን ባሻገር፤ ባለንበት ማህበረ ሰብ ውስጥ ጠቃሚና ተጠቃሚ መሆን እንደምንችል በማመን የሻርለትና አካባቢው የኢትዮጵያ ኮሚዩኒቲ ማኅበርን ካቋቋምን እነሆ 16 ዓመታት አስቆጥራናል። ኮሚዩኒቲአችን ባሳለፈው ጉዞ በርካታ ተግዳሮቶች ቢያጋጥሙትም እንደአመጣጣቸው እየመለሰ አሁን ያለንበት ደረጃ ላይ ደርሷል። በተለይ ካለፈው ዓመት ጀምሮ ማኅበሩ እራሱን በማጠናከር ማህበረሰቡን ሊጠቅሙ በሚችሉ ጉዳዮች ላይ እየተንቀሳቀሰ ሲሆን በተለይም ለጤና፤ ለትምህርት፤ ለሥራ፣ ለመኖሪያ ቤትና ለመጠለያ፤ ለኢሚግሬሽን እና ለመሳሰሉት ርዕሶች ትኩረትን ሰጥቶ፤ ባለሞያዎችና የሚመለከታቸውን ክፍሎች እየጋበዘ ማብራርያና እገዛ እንዲሰጡ አድርጓል፤ በማድረግም ላይ ይገኛል። ሌላው ትልቁ የምስራችደግሞ የኮሚዩኒቲው ማኅበር ለተደራሽነትና ብቃት ያለው አገልግሎት ለማህበረሰቡ ለማስተላለፍ ያመቸው ዘንድ ይህንን ድረ ገጽ (ዌብ ሳይት) አዘጋጅተን ሥራ መጀመራችን ነው። ስለዚህ በመከፋፈላችን ተጎጂዎጅ እንጂ ተጠቃሚ ባለመሆናችን በኢትዮጵያዊነት እየተገናኘን መረዳዳታችንን በማጠናከር ለልጆቻችንም ኢትዮጵያዊ እሲቶቻችንን አብረን ለማስተላለፍ እንድንበቃ ጥሪያችንን እናስተላልፋለን ። ስለ ድረ ገጹ (ዌብ ሳይቱ) አጠቃቀም ጥያቄ ወይም አስተያየት ቢኖራችሁ የምንችለውን ያህል ለመመለስ ዝግጁዎች መሆናችንን በትህትና እየገለጽን፤ ስለመልካም ተሳትፎአችሁ በማኅበሩ ሥም ምስጋናችንን እናቀርባለን።
የብሉይ ኪዳንን የተለያዩ መጻሕፍት ስናጠና ቆይተናል። የእያንዳንዱ መጽሐፍ ጸሐፊ ማን እንደሆነ፥ የመጽሐፉን ታሪካዊ ሥረ-መሠረት፥ ዓላማና ዐበይት ትምህርቶች ተመልክተናል። እያንዳንዱን መጽሐፍ ያጠናነው በግል ስለሆነ በመጨረሻ የብሉይ ኪዳን መጻሕፍት በሙሉ በአንድነት እንዴት እንደተዋሀዱ ለመረዳት ጠቃሚ የሆነውን የመጻሕፍቱን ክለሳ መመልከት አስፈላጊ ነው። የውይይት ጥያቄ፦ ሀ) በብሉይ ኪዳን የሚገኙ መጻሕፍት ስንት ናቸው? ለ) የብሉይ ኪዳንን መጻሕፍት ዋና ዋና ክፍሎች ጥቀስና በእነዚህ ክፍሎች ውስጥ የሚገኙትን መጻሕፍት ዘርዝር። 1. ፔንታቱክ (አምስቱ የሙሴ መጻሕፍት) ብሉይ ኪዳን በአራት ዐበይት ክፍሎች ይከፈላል። የመጀመሪያው ዋና ክፍል ፔንታቱክ ወይም አምስቱ የሙሴ መጻሕፍት የሚባለው ሲሆን፥ የብሉይ ኪዳንን የመጀመሪያ አምስት መጻሕፍት የያዘ ነው። እግዚአብሔር ከእስራኤል ሕዝብ ጋር ያደረጋቸውን ቃል ኪዳኖች ስለሚገልጹ በብዙ አንጻር በብሉይ ኪዳን ውስጥ ከሚገኙ መጻሕፍት ሁሉ እጅግ አስፈላጊ መጻሕፍት ናቸው። እነዚህ ቃል ኪዳኖች ብሉይና አዲስ ኪዳን የተመሠረቱባቸው መሠረች ናቸው። ከፔንታቱክ መጻሕፍት ግማሽ ያህሉ ታሪካዊ መጻሕፍትን የያዘ ነው፡- (ዘፍጥረት፥ ዘጸአት፥ ዘኁልቁ)። ቀሪው ግማሽ ያህል ደግሞ ይኖሩበት ዘንድ እግዚአብሔር ለአይሁድ የሰጣቸውን ቃል ኪዳንና ሕግጋት የያዘ ነው (ዘጸአት፥ ዘሌዋውያን፥ ዘዳግም)። ታሪክ የሚጀምረው ስለ ፍጥረታት አጀማመር የሚናገሩ ታሪኮችን በያዘው በኦሪት ዘፍጥረት ነው። ይህ መጽሐፍ ዓለም ከተፈጠረበት ጊዜ ጀምሮ የእግዚአብሔር ሕዝብ ከአንድ ሰው፥ ማለትም ከአብርሃም በመጀመር፥ በግብፅ ታላቅ ሕዝብ እስኪሆኑ ድረስ እንዴት እንደበዙ ያሳየናል። የኦሪት ዘጸአት የመጀመሪያ ግማሽ ክፍል፥ እግዚአብሔር ሕዝቡ በግብፅ የነበሩበትን ቀንበር ለመስበርና ነፃ ለማውጣት በኃይልና በሥልጣን እንዴት እንደሠራ ያሳየናል። እግዚአብሔር ሕዝቡን ከእነርሱ ጋር ቃል ኪዳን ወዳደረገበት ወደ ሲና ተራራ መራቸው። የመጽሐፉ ሁለተኛ ክፍል ይህን ቃል ኪዳን በዝርዝር ያሳየናል። ቃል ኪዳኑ በቅድመ-ሁኔታ ላይ የተመሠረተ ስለነበር ለሕጉ በመታዘዝ ሲኖሩ እግዚአብሔር እንደሚባርካቸው፥ ካልታዘዙት ደግሞ እንደሚቀጣቸው ተናግሮ ነበር። የቃል ኪዳኑ ማዕከል በመካከላቸው የእግዚአብሔርን ዙፋን መገኘት የሚያመለክተው የቃል ኪዳኑ ታቦት የነበረበት የመገናኛው ድንኳን ነበር። እስራኤላውያን የሲናን ተራራ ከመልቀቃቸው በፊት ዕቅዱ በእግዚአብሔር የተነደፈውን የመገናኛ ድንኳን ሠሩ። ኦሪት ዘሌዋውያን፥ እስራኤላውያን በእግዚአብሔር የተመረጡ ቅዱስ ሕዝብ እንደመሆናቸው መጠን እንዴት መኖር እንዳለባቸው የሚያሳዩ ሕግጋትን ይዟል። እስራኤላውያን እግዚአብሔርን ለማምለክ ሊያቀርቧቸው ስለሚገቡ የተለያዩ መሥዋዕቶች ይገልጻል። ሕዝቡ እግዚአብሔር ያደረገላቸውን ነገሮች የሚያስታውሱባቸው የተለያዩ የሃይማኖት በዓላትን ይደነግጋል። ካህናት ደግሞ ሕዝቡን በተቀደሰ አምልኮ መምራት ይችሉ ዘንድ እንዴት መኖር እንዳለባቸው ይዘረዝራል። አይሁድ ሁሉ በየዕለቱ እግዚአብሔርን ደስ የሚያሰኝ ሁኔታ እንዴት እንደሚኖሩና የእግዚአብሔርን በረከቶች ለማግኘት እንዴት እርግጠኛች መሆን እንደሚችሉ ግልጽ መመሪያዎችን ይሰጣል። ኦሪት ዘኍልቍ የሚያተኩረው የእግዚአብሔር ሕዝብ በተስፋዪቱ ምድር ያሉ ጠላቶቻቸውን ለማሸነፍ በእግዚአብሔር መታመን ስላቃታቸው በምድረ በዳ ለ40 ዓመታት መንከራተታቸውን በሚናገረው አሳዛኝ ታሪክ ላይ ነው፡፡ አንድ ትውልድ ባለመታዘዙ ምክንያት ሙሉ በሙሉ መጥፋቱን የሚናገር ታሪክ ነው። ኦሪት ዘኁልቁ የሚጠናቀቀው አይሁድ ከዮርዳኖስ በስተምሥራቅ የሚገኘውን ምድር ወርረው በማሸነፍ እግዚአብሔር ወደሰጣቸው ወደ ተስፋይቱ ምድር ለመግባት እንደተዘጋጁ በመናገር ነው። በኦሪት ዘዳግም ውስጥ ሙሴ በሲና ተራራ የተሰጡትን ሕግጋት ለአዲሱ ትውልድ በድጋሚ ሲናገር እንመለከታለን። ሙሴ የተስፋይቱን ምድር ከሩቅ አሻግሮ ቢመለከትም እንኳ ወደ ከነዓን ሳይገባ ሞተ። የፔንታቱክ ታሪክ የሚጀምረው እግዚአብሔር ምድርን ከፈጠረበት ካልታወቀ ጊዜ ሲሆን፥ የሚደመደመው ደግሞ በ1400 ዓ.ዓ. ገደማ ነው። 2. የታሪክ መጻሕፍት ከመጽሐፈ ኢያሱ እስከ አስቴር ድረስ ያሉት የሚቀጥሉት አሥራ ሁለት መጻሕፍት በብሉይ ኪዳን ዘመን የተፈጸመውን የእስራኤል ሕዝብ ታሪክ የሚናገሩ ናቸው። ይህም ከነዓን ድል ከሆነችበት ከ1400 ዓ.ዓ. ጀምሮ፥ ከምርኮ መልስ የኢየሩሳሌም ቅጥር እስከተሠራበት እስከ 400 ዓ.ዓ. ድረስ የነበረውን ታሪክ ያጠቃልላል። ኢያሱ ስለ ከነዓን ድል መሆን ይናገራል። የእስራኤል ሕዝብ በእግዚአብሔር ላይ በነበራቸው እምነት ምክንያት አብዛኞቹን የከነዓንን ምድር ከተሞች ለማሸነፍና በዚያ የሚኖሩትን ከነዓናውያንን ማንበርከክ ችለው ነበር። መጽሐፈ መሳፍንት የሚናገረው ግን እስራኤላውያን ለእግዚአብሔር ፍጹም ታዝዘው ከነዓናውያንን ባለማጥፋታቸው ምን እንደ ተፈጸመ ነው። አይሁድ ከከነዓናውያን ጋር ጎን ለጎን በመኖራቸው፥ ወዲያውኑ በባዕድ አምልኮ ኃጢአት ወደቁ። እግዚአብሔር በባርነት ይገዟቸው ዘንድ ለተለያዩ ከነዓናውያን መንግሥታት አሳልፎ በመስጠት ቀጣቸው። እስራኤላውያን ንስሐ በሚገቡበትና ወደ እግዚአብሔር በሚጮሁበት ጊዜ ከጠላቶቻቸው የሚታደጉአቸው የተለያዩ ተዋጊዎችን (መሳፍንትን) ያስነሣላቸው ነበር። ከጥቂት ጊዜ በኋላ ደግሞ ወደ ቀድሞው የኃጢአት መንገዳቸው ይመለሱና እግዚአብሔር ይቀጣቸው ነበር። በዘመነ መሳፍንት ለእግዚአብሔር በታማኝነት የቆሙ አንዳንድ ሰዎች ነበሩ። ለዚህ ምሳሌ ከሚሆኑት መካከል ሩትና ቦዔዝ ይገኛሉ። ለእግዚአብሔር ተስፋ ታማኞች ሆነው በመቆየታቸው በእስራኤል ላይ ከነገሡ ነገሥታት ሁሉ በላይ የሆነው የንጉሥ ዳዊት አያቶች እንዲሆኑ እግዚአብሔር ፈቀደ። 1ኛ ሳሙኤል የሚያስተዋውቀን ከመሳፍንት ወደ ነገሥታት ዘመን የተደረገውን የሽግግር ወቅት ነው። የመጨረሻዎቹ ሁለት መሳፍንት ዔሊና ሳሙኤል ነበሩ። ይህ ማለት የግል ነፃነትን ማጣትና ከፍተኛ ግብር መገበር ማለት ቢሆንም እንኳ ሕዝቡ እንደቀሩት አሕዛብ ንጉሥ እንዲኖራቸው ፈለጉ። ሳኦል የእስራኤል ሕዝብ የመጀመሪያ ንጉሥ ነበር። ሳኦል አጀማመሩ መልካም ቢሆንም፥ የእግዚአብሔርን ሕግጋት ባለመጠበቁ፥ መንግሥቱ ከእርሱ ተወስዳ ለዳዊት ተሰጠች። የ1ኛ ሳሙኤል አብዛኛው ታሪክ የያዘው ሳኦል፥ ዳዊት ንጉሥ እንዳይሆን ባደረበት ቅንዓት እርሱን ለመግደል ያደረጋቸውን የተለያዩ ሙከራዎች ነው። 2ኛ ሳሙኤል በእስራኤል ላይ ከነገሡት ነገሥታት ሁሉ በላይ የሆነውን የንጉሥ ዳዊትን ታሪክ ይናገራል። ዳዊት እግዚአብሔርን ይወድ ነበር። ምንም እንኳ በኃጢአት ቢወድቅም፥ ዝርያዎቹ የእስራኤልን ዙፋን እንደሚቆጣጠሩ የተስፋ ቃል በመስጠት እግዚአብሔር አከበረው። ይህም የዳዊት ልጅ በሆነው በመሢሑ በኢየሱስ ሙሉ ለሙሉ ይፈጸማል። 1ኛ መጽሐፈ ነገሥት የነገሥታትን ታሪክ መናገሩን ይቀጥላል። የሚጀምረው በምድር ላይ ከኖሩት ሁሉ የላቀ ጥበበኛ በነበረው በዳዊት ልጅ በሰሎሞን ነው። ዳሩ ግን ሰሎሞን ለሴቶች የነበረው ፍቅር ወደ ጣዖት አምልኮ መርቶት፥ የእግዚአብሔርን ፍርድ እንዲቀበል አደረገው። ከሰሎሞን ሞት በኋላ እግዚአብሔር የእስራኤልን መንግሥት የሰሜኑን ክፍል የእስራኤል መንግሥትና የደቡቡን የይሁዳ መንግሥት ተብሎ እንዲከፈል አደረገ፡፡ የቀረው 1ኛ እና 2ኛ መጽሐፈ ነገሥት እግዚአብሔር ሰሜኑ የእስራኤልን መንግሥት ወደ አሦር፣ ደቡቡ የይሁዳን መንግሥት ወደ ባቢሎን በምርኮ እንዲወሰድ ከማድረጉ በፊት የነበሩትን ነገሥታት ታሪክ በአጭሩ ያብራራል። 1ኛ- 2ኛ መጽሐፈ ዜና መዋዕል ከዳዊት እስከ ምርኮ ድረስ ያለውን የደቡቡ የዳዊትን ዝርያ የሆኑ ነገሥታት ታሪክ በድጋሚ ይተርካል። እነዚህን ጊዜያት ከታሪክ አቅጣጫ ከመመልከት ይልቅ አንድ ንጉሥ እግዚአብሔርን በሚያከብርበት ጊዜ መንግሥቱና ሕዝቡ እንደሚባረክ። ንጉሡ ለእግዚአብሔርና ለሕግጋቱ በማይታዘዝበት ጊዜ መንግሥቱና ሕዝቡ እንደሚፈረድበት እነዚህ መጻሕፍት ይናገራሉ። መጽሐፈ ዕዝራ፥ ነህምያና አስቴር የይሁዳ ሕዝብ ከምርኮ ከተመለሱ በኋላ ስለተፈጸሙ ድርጊቶች የሚናገሩ ናቸው። መጽሐፈ ዕዝራ የሚገልጸው ከባቢሎን ወደ ምድራቸው ስለተመለሱት ሁለት የመጀመሪያ የአይሁድ ቡድኖች ጉዳይና ስለ ቤተ መቅደሱ መሠራት ነው። ነህምያ ደግሞ ወደ ምድሪቱ ስለተመለሰ ሌላ ቡድን ስለ ኢየሩሳሌም ቅጥር መሠራት ይናገራል። መጽሐፈ አስቴር በንጉሥ አርጤክስስ ዘመን እግዚአብሔር አይሁድን በአሕዛብ ፈጽመው ከመደምሰስ እንዴት እንደጠበቃቸው ይናገራል። ከእዚህ አሥራ ሁለት መጻሕፍት በኋላ የእስራኤል ሕዝብ ታሪክ ትረካ ያበቃል። ኢየሱስ ክርስቶስ በምድር ላይ ለመኖር እስከመጣበት ጊዜ ድረስ 400 የጸጥታ ዘመናት ነበሩ። የእነዚህን የጸጥታ ዘመናት ታሪክ ሌሎች መጻሕፍት የዘገቡት ቢሆንም፥ መጽሐፍ ቅዱስ ግን ስለ እርሱ ምንም አይናገርም። 3. የግጥምና የጥበብ መጻሕፍት በብሉይ ኪዳን ውስጥ እጅግ ተወዳጅ ከሆኑ መጻሕፍት መካከል አምስቱ የግጥምና የጥበብ መጻሕፍት ይገኛሉ። እነርሱም መጽሐፈ ኢዮብ መዝሙረ ዳዊት መጽሐፈ ምሳሌ፥ መጽሐፈ መክብብና መኃልየ መኃልይ ዘሰሎሞን ናቸው። መዝሙረ ዳዊት የአይሁድ የአምልኮ መዝሙራት መጽሐፍ ተብሎ ሊጠራ ይችላል። በመዝሙረ ዳዊት ውስጥ የሚገኙት አብዛኛዎቹ መዝሙራት የተጻፉት ለእግዚአብሔር ምስጋናን በሚገልጡና እግዚአብሔር ክፉዎችን በመቅጣት ጻድቃንን እንደሚባርክ በሚያስረዱ መንገዶች ነው። ሌሎቹ መጻሕፍት የጥበብ መጻሕፍት በመባል ይታወቃሉ፤ ምክንያቱም አይሁድ እርሱን በሚያስከብር መንገድ እንዲኖሩ እግዚአብሔር ስለሰጣቸው ጥበብና በጊዜው ይቸገሩባቸው ስለነበሩ አንዳንድ የፍልስፍና ጥያቄዎች የሰጣቸውን መልስ ስለሚያስረዱ ነው። መጽሐፈ ኢዮብ የሚያስተምረን ጻድቅ ሰው ከቶ ባልታወቀ ምክንያት መከራን ቢቀበል እንኳ በእግዚአብሔር ታምኖ መከራውን በትዕግሥት ሊቀበለው እንደሚገባ ነው። መጽሐፈ ምሳሌ ደግሞ ማንኛውም የሕይወት ሁኔታ ውስጥ በጥበብ መኖር እንዴት እንደሚቻል የሚያሳዩ ቀለል ያሉ መመሪያዎችን የያዙ አጫጭር አባባሎችን አካትቷል። መጽሐፈ መክብብ ሕይወትን ከዓለም አመለካከት አንጻር ያያታል። ሰሎሞን ሰዎች ጠቃሚና አስፈላጊ ናቸው ብለው ያመኑባቸውን ነገሮች ሁሉ ተመልክቶ ሁሉም ከንቱ መሆናቸውን መሰከረ። ሕይወትን እውነተኛ ትርጉም ያለው የሚያደርግ እግዚአብሔርን ማወቅና ማምለክ ብቻ ነው። መኃልየ መኃልይ ዘሰሎሞን የፍቅር ታሪክ ሲሆን በወንድና በሴት መካከል ያለ ፍቅር የእግዚአብሔር ስጦታ መሆኑን ያስተምራል። 4. የትንቢት መጻሕፍት የእስራኤል ታሪክ ከምርኮ በፊት በነበሩት ዓመታት (ከ850-400 ዓ.ዓ.) ሊደመደም ገደማ እግዚአብሔር ከእነርሱ ጋር ወደገባው ቃል ኪዳን ይመለሱ ዘንድ አለበለዚያ ግን እንደሚፈረድባቸው ሕዝቡን እንዲያስጠነቅቁ ያስነሣቸው ነቢያት የተባሉ ቃል አቀባዮች ነበሩት። ነቢያት ስለሚመጣው ፍርድ ካሳወቁበት ከማስጠንቀቂያ መልእክታቸው ጋር ጽድቅና ቅንነት ያለበትን መንግሥት ስለሚያመጣው መሢሕ የሚያመለክቱ የተስፋ መልእክቶችም ነበሩ። ከእነዚህ ነቢያት አብዛኛዎቹ ያገለገሉት ታሪካቸው በ1ኛና 2ኛ ነገሥት እንዲሁም በ1ኛና 2ኛ መዋዕል ዜና ካልዕ በሚገኝ ነገሥታት ዘመን ነበር፡፡ ነቢያት በሁለት የተከፈሉ ናቸው፤ የመጀመሪያዎቹ፥ ታላላቅ ነቢያት የምንላቸው፡- ኢሳያያስ፥ ኤርምያስ (ከሰቆቃወ ኤርምያስ ጋር)፥ ሕዝቅኤልና ዳንኤል ናቸው። እነዚህ ታላላቅ የተባሉበት ምክንያት መልእክታቸው ረጅምና ታላቅ ስለሆነ ነው። ሁለተኛዎቹ አሥራ ሁለቱ ታናናሽ ነቢያት ሲሆኑ፥ እነርሱም፡- ሆሴዕ፥ አሞጽ፥ ሚክያስ፥ ኢዩኤል፥ አብድዩ፥ ዮናስ፥ ናሆም፥ ዕንባቆም፥ ሶፎንያስ፥ ሐጌ፥ ዘካርያስና ሚልክያስ ናቸው። ሀ. ታላላቅ ነቢያት ኢሳይያስ፡- የእስራኤል መንግሥት ከመውደቁ በፊት ጽፎ እስራኤል በአሦር፥ ይሁዳ ደግሞ በባቢሎን እንደሚማረኩ ያመለከተ ነቢይ ነው። ኢሳይያስ ከየትኛውም ነቢይ በላቀ ሁኔታ ስለ መሢሑ መምጣትና እርሱ ስለሚያመጣው ሰላም ተናገሯል። ኤርምያስ፡- በእግዚአብሔር የተጠራው ይሁዳ ከመማረክዋ ጥቂት ቀደም ብሎ ነበር። ሕዝቡን ስለ ኃጢአታቸው ቢያስጠነቅቅም እንኳ ንስሐ ለመግባት አልፈለጉም ነበር። ኤርምያስ ሕዝቡ በባቢሎን ሲማረክ አይቶ ነበርና የተሰማውን ኃዘን በሰቆቃወ ኤርምያስ ጽፏል። ኤርምያስ ስለ ሰባው ዓመት ምርኮና ስለ አዲሱ ቃል ኪዳን መምጣት አስቀድሞ ተናገረ። ሕዝቅኤል፡- በምርኮ ምድር በባቢሎን ካገለገሉት ሁለት ነቢያት አንዱ ነበር። ሕዝቅኤል ኢየሩሳሌም በመጨረሻ ከመውደቋ በፊት የይሁዳን ውድቀትና ምርኮ አስቅድሞ አመለከተ። አይሁድ ከምርኮ መቼ እንደሚመለሱና አንድ ሕዝብ ሆነው እንደሚዋሐዱም ተናግሯል። እግዚአብሔር በመካከላቸው እንደሚኖር፥ መሢሑ በእነርሱ ላይ እንደሚነግሥና ቤተ መቅደሱ እንደገና እንደሚሠራ ተናገረ። ዳንኤል፡- በባቢሎን ያገለገለ ሁለተኛው ነቢይ ሲሆን አንዳንዶች «የትንቢት ቁልፍ» በማለት ይጠሩት ነበር። ለእግዚአብሔር ያለውን ታማኝነት የሚገልጥ ታሪክ ብቻ ሳይሆን፥ ከባቢሎን ጀምሮ እስከ ሮም ድረስ ያለውን የመንግሥታትን ታሪክና ክርስቶስ በመጨረሻው ዘመን እንደሚነግሥ የሚናገሩ ታሪኮችን ይዟል። ለ. አሥራ ሁለቱ ታናናሽ ነቢያት አሥራ ሁለቱ ታናናሽ ነቢያት በተለያዩ መንገዶች ሊመደቡ ይችሉ፡፡ አንደኛው መንገድ ከምርኮ በፊት ያገለገሉትን ዘጠኙንና ከምርኮ መልስ ያገለገሉትን ሦስቱን ሐጌ፥ ዘካርያስና ሚልክያስ) መዘርዘር ነው። ሌላው መንገድ መልእክቱ በቅድሚያ እንዲደርሳቸው በታቀደላቸው ሕዝቦች መሠረት መመደብ ነው፡- 1. እስራኤልን ያገለገሉ ነቢያት – ሆሴዕና አሞጽ 2. ይሁዳን ያገለገሉ ነቢያት – ዕንባቆም፥ ኢዩኤል፥ ሚክያስና ሶፎንያስ 3. አሕዛብን ያገለገሉ ነቢያት – ዮናስ፥ ናሆምና አብድዩ 4. ከምርኮ በኋላ ያገለገሉ ነቢያት – ሐጌ፥ ዘካርያስና ሚልክያስ ናቸው እነዚህ መጻሕፍት እያንዳንዳቸው ማስጠንቀቂያና የሚማጣውን የበረከት ጊዜ የሚመለከቱ ትንቢቶችን የያዙ ናቸው። የውይይት ጥያቄ፥ ሀ) ሠላሳ ዘጠኙን የብሉይ ኪዳን መጻሕፍት ስም ዘርዝር። ለ) እያንዳንዱ መጽሐፍ የሚናገረው ስለምን እንደሆነ ባጭሩ ጻፍ። ሐ) ለእያንዳንዱ መጽሐፍ አንድ ዓላማ ጻፍ። ም) በእያንዳንዱ መጽሐፍ ውስጥ የሚገኝ አንድ መንፈሳዊ ትምህርት ጻፍ። ብሉይ ኪዳን በርካታ ጠቃሚ ትምህርቶችን የያዘ ቢሆንም፥ ከሁሉም በላይ ማስታወስ የሚያስፈልገው ሙሉ በሙሉ የእግዚአብሔር ቃል መሆኑን ነው። እግዚአብሔር ስለ ራሱ፥ ስለ መንገዶቹና ፈቃዱ፥ ለአይሁድ ዛሬም ለእኛ ለማስተማር የሰጠን ነው። መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ በስሕተት የገባ አንድም የብሉይ ኪዳን መጽሐፍ የለም። ሁሉም መጻሕፍት አስፈላጊዎች ናቸው። ስለ ብሉይ ኪዳን መጻሕፍት ይህን የጥናት መምሪያ ስንጽፍ፣ እያንዳንዱን መጽሐፍ እንድትወደው፥ ስለ ታላቁ እግዚአብሔርና እርሱ ለእኛ ስላለው ፈቃዱ የበለጠ ለማወቅ በእያንዳንዱ መጽሐፍ መጠቀምን እንድትማር በማሰብ ነው። አንተ ደግሞ በተራህ እነዚህን መጻሕፍትና በውስጣቸው ያሉትን እውነቶች ለቤተ ክርስቲያንህ አባላት ታስተምር ዘንድ ጸሎታችን ነው። ኢየሱስ በሉቃስ 24፡44 ለደቀ መዛሙርቱ እንዲህ አላቸው፡- «በሙሴ ሕግና በነቢያት በመዝሙራትም ስለ እኔ የተጻፈው ሁሉ ይፈጸም ዘንድ ይገባል።» ከኦሪት ዘፍጥረት ጀምሮ እስከ ትንቢተ ሚልክያስ ድረስ ብሉይ ኪዳን ወደ መሢሑ ወደ ኢየሱስ ያመለክታሉ። በሕይወታችን ዘመን ሁሉ ጌታችንና አዳኛችን ስለ ሆነው ስለ ኢየሱስና ስለ እግዚአብሔር አብ የበለጠ ለመማር እነዚህን መጻሕፍት ማጥናታችንን መቀጠል አለብን። (ማብራሪያው የተወሰደው በ ኤስ.አይ.ኤም ከታተመውና የብሉይ ኪዳን የጥናት መምሪያና ማብራሪያ፣ ከተሰኘው መጽሐፍ ነው፡፡ እግዚአብሔር አገልግሎታቸውን ይባርክ፡፡)
እንደ ሲኤንኤን ዘገባ ባለፈው ሳምንት መጨረሻ ምክንያቱ ባልታወቀ ሁኔታ በቪክቶሪ ቴክሳስ የሚገኘው እስላማዊ ማዕከል (መስጊድ) ቃጠሎ ደርሶበት ነበር፡፡ ይህንን የተመለከቱ በከተማው የሚገኘው የአይሁድ ማኅበረሰብ አባላት የአምልኮ ቦታቸውን ለሙስሊም ወገኖቻቸው መሰብሰቢ እንዲጠቀሙበት የምኩራባቸውን ቁልፍ ሰጥተዋቸዋል፡፡ “አሁን ያገኘነውን ዓይነት ዕርዳታና ድጋፍ አናገኝም ብዬ በፍጹም አልተጠራጠርኩም” ያሉት የእስላማዊ ማዕከሉ ፕሬዚዳት ዶ/ር ሻሒድ ሐሽሚ ናቸው፡፡ እንደ እርሳቸው የቀዶ ጥገና ባለሙያና የአይሁድ ቤተመቅደስ አባል የሆኑት ዶ/ር ጌሪ ብራንፍማን ወደ ዶ/ር ሻሒድ ቤት በመሄድ ቁልፉን አስረክበዋቸዋል፡፡ መስጊዱን እንደገና ለመሥራት ከዘጠና አገራት ለአንድ ሚሊዮን ዶላር በላይ ዕርዳታ በማግኘታቸው የተደነቁት የመስጊዱ ኃላፊ ከቪክቶሪያ ከተማ ነዋሪዎች ያገኙት ድጋፍ የሚጠብቁት የነበረና ከማኅበረሰቡ ጋር ካላቸው ግንኙነት አንጻር የሚኮሩበት መሆኑን ተናግረዋል፡፡ ከእንደዚህ ዓይነት መከራ ውስጥ ይህንን የመሰለ ትብብርና መረዳዳት መታየቱ በርካታዎችን አስገርሟል፡፡ “ሰዎች እንደዚህ ሲተባበሩ ማየት የሆነ ተስፋ ይሰጣል” በማለት የሙስሊም ጉባዔው አባል የሆነው ዑመር ራሺድ ለሲኤንኤን ተናግሯል፡፡ እኤአ በ2015ዓም በኮፐንሃገን ዴንማርክ የአይሁድ ምኩራብ ጥቃት ከደረሰበት በኋላ በኦስሎ ኖርዌይ በሚገኝ ሌላ የአይሁድ ምኩራብ ላይ ጥቃት እንዳይደርስ ለምዕመናኑ ከለላ በመስጠት ከአንድ ሺህ በላይ ሙስሊሞች “የሰላም ቀለበት” በማድረግ አጥር መስራታቸው የሚታወስ ነው፡፡
የዩክሬኑ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዲሚትሮ ኩሌባ ከውይይቱ በኋላ በሰጡት ጋዜጣው መግለጫ “በዩክሬን-ሩሲያ መካካል የተኩስ አቁም ሂደትን በተመለከተ የተደረሰ ስምምነት የለም” ብለዋል፡፡ በውይይቱ ሩሲያ ዩክሬን ህገ መንግስታዊ ማሻሻያ አድርጋ የሰሜን አትላንቲክ ጦር ቃል ኪዳን ድርጅትን (ኔቶ) እንደማትቀላቀል እንድትገልጽ እና ክሬሚያ ሉዓላዊ የሩሲያ መሬት መሆኗን በይፋ እንድታውጅ ጠይቃለች፡፡ ዩክሬን በበኩሏ የሩሲያ ጦር ክሬሚያ እና ዶንባስ ግዛትን ጨምሩ ከሌሎች በወረራ ከያዛቸው ሉዓላዊ መሬቶቿ እንዲወጣ ጠይቃለች፡፡ ሆኖም ውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮቹ በቀረቡት ቅድመ ሁኔታዎች ሳይስማሙ ውይይቱን አጠናቀዋል፡፡ ሴርጌ ላቭሮቭ አደገኛ ጦር መሳሪያዎች ለዩክሬን እየቀረበ ነው ብለዋል፡፡ ዛሪ ማሪውፑል ከተማ በሚገኝ ሆስፒታል ላይ ስለተፈጸመው ጥቃት የተጠየቁት ሚኒስትሩ ሆስፒታሉ የዩክሬናውያን አክራሪዎች ማዘዣ ጣቢያ ሆኖ ሲያገለግል እንደነበር ገልጸዋል፡፡ ዲሜትሪ ኩሌባ በበኩላቸው በውይይቱ ተኩስ ለማቆም ሳይስማሙ መቅረታቸውን በማስታወቅ “ዩክሬን መቼም፣ አሁንም ወደፊትም በፍጹም እጅ አትሰጥም” ሲሉ ተናግረዋል፡፡ ውይይቱ ሶስት ሳምንታትን ገደማ ላስቆጠረው ጦርነት መቋጫ ለማበጀት የሚያስችሉ የመፍትሄ መንገዶችን ለማፈላለግ ያስችላል በሚል ተስፋ ተጥሎበት ነበር፡፡ በጦርነቱ 3 ሚሊዮን ገደማ ዜጎች መፈናቀላቸውን ተመድ አስታውቋል፡፡ ሩሲያ አንዲትን ሉዓላዊት ሃገር በመውረር የጦር ወንጀል እየፈጸመች መሆኑን ደጋግማ የገለጸችው ዩክሬን ኔቶ እና ምዕራባዊ አጋሮቿ የምትፈልገውን ያህል እንዳልደገፏት በመግለጽ በአደባባይ ስትወቅስ ተደምጣለች፡፡ አጋሮቿ በኪቭ የቀረበውን የበረራ እገዳ ጥያቄ አለመቀበላቸውም ዩክሬንን ደስ ሳያሰኝ ቀርቷል፡፡ በኔቶ ድክመት ሰዎች ህይወታቸውን እያጡ ነው ሲሉም ነው ፕሬዝዳንት ዜለንስኪ የወቀሱት፡፡
ሕወሃት የከፍተኛ መኮንኖች “የመደለያ” ሹመት ለመስጠት ማቀዱ ተሰማ። አባይ ጸሃዬ ለህዝባዊ ተቃውሞው የተሰጠው መልስ የተለሳለሰ ነው አሉ። ህዝባዊ አመጹ ከቁጥጥሩ ውጭ መሆኑን ኢህአዴግ ይፋ አደረገ። ግርፋት፣ ግድያ፣ እስር፣ እንግልትና ስደት ያሳሰባቸው ስጋታቸውን እየገለጹ ነው። የጎልጉል የአዲስ አበባ ዘጋቢ የመከላከያ መረጃ አቀባዮቹን ጠቅሶ እንዳመለከተው፣ በመከላከያ ሠራዊት ውስጥ አለመግባባቱና መቃቃሩ ከሯል። በሠራዊቱ ውስጥ የአንድ ብሔረሰብ አባላት ፈላጭ ቆራጭነት የፈጠረው ልዩነት መባባሱ አሁን ከተቀጣጠለው ህዝባዊ ቁጣ ጋር ህወሃትን አሳስቦታል። አርዶታል። እንደ ዘጋቢያችን ገለጻ ኢትዮጵያን በተገንጣይ ስም እየመራ ያለው የትግራይ ነጻ አውጪ ግንባር (ሕወሃት) አሁን በኦሮሚያ ክልል የተነሳው ህዝባዊ እምቢተኛነት ወደ ሌላ ክልል እንዳይዛመት ሰግቷል። ለዚህም አንዱ የስጋት ማስተንፈሻ ተደርጎ የተወሰደው በመከላከያ ሠራዊት አመራሮች ዘንድ ያለውን ውጥረት “በመደለያ” ሹመት ማስተንፈስ ነው። “የታቀደው ሹመት መደለያ ነው። የመጀመሪያ ተሹዋሚ ይሆናሉ ተብሎ የተያዙት ባብዛኛው የኦሮሞና የአማራ ልጆች ናቸው” በማለት መረጃውን ያቀበሉት ክፍሎች ሹመቱ እስከ ጄኔራልነት የሚደርስ እንደሆነ አመላክተዋል። የዜናው ምንጮች ሹመቱ ይፋ የሚሆንበትን ጊዜ መቼ እንደሚሆን ግን ሳይገለጹ ቀርተዋል። ሃሳቡ ከመቅረቡ ውጪ ውሳኔ ተሰጥቶበት ተግባር ላይ የሚውለው ቀን ያልገለጹት ምንጮች “አዲስ የሚሰጠው ሹመት ከሙሉ የኃላፊነት ነጻነት ጋር አይደለም” በማለት አስታውቀዋል። “… የመከላከያ ሠራዊት አባላት የተገነባው በደሃ ልጆች ነው። እባካችሁን እንደናንተው የድሃ ልጆች ወገኖቻቹህን አትግደሉ። ተንደላቃችሁ የምትኖሩም ለዚህ ህዝብ ራሩለት። ለራሳችሁ ጥቅም ስትሉ ይህን ህዝብ አታስፈጁት … የድሃ ልጅ በድሃ ላይ እንዲዘምት መደረጉ ያሳዝናል” ሲሉ አቶ በቀለ ገርባ ለኢህአዴግ የመከላከያ ሰራዊት ጥሪ ማስተላለፋቸው አይዘነጋም። ለህወሃት ታማኝ አገልጋይ ሹመኞችም “አሁን በተያዘው መንገድ ከተቀጠለ ለማንም አይበጅም” ሲሉ በግልም ሆነ በጋራ ህዝብን የሚያከብር ታሪካዊ ውሳኔ እንዲወስኑ ተማጽነው እንደነበር የሚታወስ ነው። ይህ በእንዲህ እያለ ከ140 ሰዎች በላይ የተገደሉበት ህዝባዊ ተቃውሞ ከቁጥጥር ውጪ መሆኑንን ኢህአዴግ አስታውቋል። የኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ሚኒስትር ጌታቸው ረዳ ለመገናኛ ብዙሃን ሲያስረዱ “ችግሩ ከቁጥጥራችን ውጪ ሆኗል። … አሁን በሟቾች ቁጥር የምንከራከርበት ወቅት አይደለም” ብለዋል። የኢህአዴግ አፈቀላጤ ጌታቸው መናገር በተሳነው አንደበት ይህንን ካሉ በኋላ አባይ ጸሃዬ ሰላማዊ ተቃውሞ ባሰሙ ኢትዮጵያዊ የኦሮሞ ተወላጆች ላይ የተወሰደው ርምጃ የተለሳለስ መሆኑንን ያስታወቁበት ሪፖርት ይፋ ሆኗል። የኦሮሚያ ሚዲያ ኔትዎርክ ይፋ ባደረገው የአባይ ጸሃዬ ድምጽ “እየተወሰደ ያለው ርምጃ በቂ አይደለም። በክልልና በፌዴራል መንግሥት መልፈስፈስ ታይቷል” ሲሉ ተደምጠዋል። “እናንተ ደካሞች ናችሁ፣ ጠባቦች እንዴት ይጫወቱብናል?” በማለት ርምጃው የተለሳለሰ በመሆኑ ተጥናከሮ ሊቀጥል እንደሚገባ አሳስበዋል። ታህሳስ 20 ቀን 2015 ጎንደር ባንድ ሆቴል ውስጥ በተደረገው የኢህአዴግ ከፍተኛ አመራሮች ስብሰባ ላይ አባይ ጸሃዬ ሲዛለፉ ተሰምተዋል። ቀደም ሲል “ልክ እናስገባለን” ማለታቸውና ከመሬት ንግድ ጋር በተያያዝ “የመሬት ከበርቴው ሚኒስትር” እንደሚባሉ ጠቅሰን መዘገባችን አይዘነጋም። (“የመሬት ባላባቱ” ሚኒስትር!! በሚል ርዕስ ከዚህ በፊት ያተምነውን ዜና ከዚህ በታች ይገኛል) “የመሬት ባላባቱ” ሚኒስትር!! ምስጢሩን ያጋለጠው መሃንዲስ የት ደረሰ? September 20, 2012 10:07 pm By Editor 6 Comments (Edit) አቶ አባይ ጸሀዬ በዘመዶቻቸው ስም በርካታ መሬቶች መውስዳቸው፣ ቦሌ ክፍለ ከተማ ውስጥ ባስቀመጡት ሃላፊ አማካይነት በመሬት ንግድ ከፍተኛ ጥቅም ማግኘታቸው፣ ህጋዊ ሰነድና ካርታ ያለው ቁልፍ ቦታ ከባለቤቱ ተነጥቆ ለእርሳቸው ዘመድ መሰጠቱ ሲረጋገጥ ምርመራው እንዲቆም መታዘዙ ታወቀ። በየክልሉ ተመሳሳይ ንቅዘት አለ። በህዝብና በቦሌ ክፍለ ከተማ ሰራተኞች፣ እንዲሁም ለአብነት የተጠቀሱት ንብረታቸው የተወሰደባቸው ሴት ወ/ሮ ጉዳያቸውን የትኛውም ቦታ ሲወስዱ መጀመሪያ ቀጠሮ እንደሚሰጣቸው፣ በቀጠሮዋቸው ቀን ሲሄዱ ምን ምላሽ እንደማያገኙ ጠቅሰው ባቀረቡት አቤቱታ መሰረት የተጀመረው የምርመራ ስራ ይህንን ይመስላል። ቀደም ሲል ተጠሪነቱ ለአቶ መለስ የነበረው የፌደራል ስነ ምግባርና ጸረ ሙስና ኮሚሽን መርማሪዎች አቶ አባይ ጸሃዬን “የመሬት ከበርቴው” የሚል ስም ሰጥተዋቸዋል። ስያሜውም የተሰጣቸው በቦሌ ክፍለ ከተማ መሬት ሲነግዱ ስለነበር ነው። የኮሚሽኑ የጎልጉል ምንጭ እንዳመለከቱት አቶ አባይ ጸሀዬ መሬት ሲነግዱ እንደ ነበር የታወቀው በክፍለ ከተማው በተካሄደ ምርመራ ነው። በክፍለ ከተማው በጠራራ ጸሃይ የግለሰቦችን መሬት ሳይቀር እየቸበቸበ እንደሚገኝ ኮሚሽኑ በደረሰው ተደጋጋሚ ጥቆማ መሰረት የሚመለከተው መምሪያ መነሻ ጥናት ያዘጋጅና ምርመራው እንዲጀምር ይታዘዛል። በዚሁ መሰረት የኮሚሽኑ መርማሪዎች ስራቸውን ይጀምራሉ። የኮሚሽኑ ባለሙያዎች ምርመራ እንደጀመሩ መሬት በህገወጥ መንገድ ሲቸበቸብ እንደነበር ይረዱና ከመሬት ጋር የተያያዙ መረጃዎችን ያሽጋሉ። የመሬት ልኬትም ሆነ ከመሬት ጋር የተያያዘ ስራ እንዳይሰራ ያግዳሉ። በተጨማሪም መሬት እየለኩ ሲሰጡ የነበሩ መሃንዲሶች በቁጥጥር ስር እንዲውሉ ተደርጎ ምርመራው በጥብቅ እንዲካሄድ ይደረጋል። ክፍለ ከተማው ክልሉን ወደ ገጠር ቀበሌዎች እያሰፋ መሬት ይከልላል። መሬታቸው የተወሰደባቸው ደካማዎችን ቦሌ ክፍለ ከተማ ካሳ ለመውሰድ ሲንከራተቱ ማየት የተለመደ ነው። አራት ዓመት፣ አምስት ዓመት ከዚያም በላይ ካሳ ሳያገኙ የሚመላለሱ ደካሞች አሁን ድረስ አሉ። ባለንብረት ለንብረቱ ካሳ የሚከፍለው አጥቶ ይንከራተታል፤ መሬት የመንግስት እንደሆነ ያወጀው መንግስት በከፍተኛ ባለስልጣኖቹ አማካይነት መሬት አየር በአየር ይቸበችባል። ይህ የአሰራሩ ግድፈት ሲሆን ለአብነት የተጠቆመው ጉዳይ አስከፊነትና የወንጀሉ ርህራሄ አልባነት እዚህ ላይ ጎልቶ ይታያል። አሳዛኝ የተባለው የምርመራ ውጤት ታሪክ የሚጀምርው እዚህ ላይ ነው። መሃንዲሶች በሙሉ ታስረው ተመረመሩ። ምርመራው በሙሉ ወደ አንድ ሰው ቢያመላክትም ያንን ሰው ደፍሮ የሚናገር ጠፋ። ይህን ጊዜ “ለምን” የሚል ጥያቄ ተነሳ። የመሬት አስተዳደር ሃላፊውና የክፍለከተማው ዋና ስራ አስፈጻሚ ጉዳዩ የማይመለከታቸው ተደርጎ መወሰዱ፤ መሬት በህገወጥ ስለመቸብቸቡ በቂ መረጃና ማስረጃ በቀረበበት ሁኔታ፣ መሬታቸውን በግፍ ተነጥቀው ለሌላ ሰው የተሰጠባቸው እንዳሉ ተረጋግጦ ሳለ ካርታ ላይ የሚፈርሙትና ለመሃንዲሶች ትዕዛዝ የሚያስተላልፉት የመሬት አስተዳደር እንዲታሰሩና እንዲመረመሩ አለመደረጉ በጓሮ ኮሚሽኑ የሚታማበት ጉዳይ ሆነ። “ጥርስ የሌለው አንበሳና የመለስ አሽከር” የሚለው የኮሚሽኑ ስም በስፋት ተነሳ!! “ለፀረሙስና ኮሚሽን ሌላ ጸረ ሙስና ኮሚሽን” በሚል የክፍለ ከተማው ሰራተኛ የሆኑ ደብዳቤ በመጻፍ ወቀሳ ሰንዝረው ምርመራው በወጉ እንዲከናወን ጥቆማና አስተያየታቸውን ላኩ። አንዳንድ ስማቸውንና ማንነታቸውን የደበቁ ሰዎች ጉዳዩን ለግል ሚዲያና ለመንግስት መገናኛዎች እንደሚያቀብሉ ዛቱ። ማንም ምን ቢል የሚሰማም የሚደነግጥም ጠፋ። ምርመራ ከተደረገባቸው ጉዳዮች መካከል ለአብነት የተቀመጠው ዛሬ ህንጻ በብድር ተገነብቶበት ከፍተኛ ኪራይ የሚሰበሰብበት ከመገናኛ ወደ ገርጂ በሚወስደው አዲሱ ጎዳና ዳር ላይ ያለ አንድ ቦታ ጉዳይ ሲጎተት ሚስጥሩን ገለጠው። የመረጃው ምንጭ እንዳስረዱት ምርመራውን የያዘው ባልደረባቸው እንደነገራቸው ምስጢሩ ሲገለጽ ማመን አቅቶት ነበር። ለክፍለከተማው የመሬት አስተዳደር ሃላፊ ቅርብ ተጠሪ የሆነው መሃንዲስ ምርመራ ሲካሄድበት “እንግዲያውስ እውነቱ ይህ ነው” በማለት አብራራ። በግፍ የተወሰደው ከላይ የተገለጸው ቦታ የተሰጠው ለአቶ አባይ ጸሃዬ ዘመድ መሆኑን ይፋ አደረገ። መሬቱ የቀድሞው ባለቤቶች ለመሆኑ የሚገልጽ በቂ ማስረጃ እንዳለው ቢታወቅም አለቃው አዲስ የባለቤትነት ማስረጃ ቀደም ሲል እንደነበር ተደርጎ እንዲያዘጋጅ ባዘዘው መሰረት የሰው ንብረት አሳልፎ መስጠቱን አስታወቀ። ይህን ጊዜ ምርመራው ባስቸኳይ ወደ ሌላ መርማሪ እንዲዛወር ተደረገ። የቦሌ ክፍለ ከተማ የመሬት አስተዳደር ሃላፊ አቶ መሠረት የአቶ አባይ ጸሃዬ የቅርብ የስጋ ዘመድ ሲሆኑ፣ በእርሳቸው ትዕዛዝና አጽዳቂነት በክፍለ ከተማው በርካታ ቁልፍ ቦታዎች ለዘመድ አዝማድ በሽርክና፣ ለባለ ገንዘብ በሽያጭ እንዲዘዋወሩ መደረጉ በምርመራ እንደታወቀ አስቸኳይ መመሪያ ተላለፈ። መመሪያው እስረኛው መሃንዲስ ባስቸኳይ እንዲለቀቅ፣ ምርመራውም እንዲቋረጥ የሚል ነበር። ከፍተኛ የሙስና ወንጀልና የስነምግበር ጉድለት መከሰቱን፣ በግፍ ንብረታቸውን ተቀምተው ባዶ እጃቸውን የቀሩ እንዳሉና፣ በማስፋፊያ ስም ቁልፍ ቦታዎች ከህግ ውጪ መተላለፋቸውን ይፋ ለማድረግ ሰፊ ጊዜ ወስዶ የተሰራው ስራ ሙሉ በሙሉ ይፋ ሳይሆን ተዳፈነ። የተልከሰከሰ የስራ ሪፖርት እንዲቀርብ ተደርጎ ፋይሉ ተዘጋ። ከእስር የተፈታው መሃንዲስም ደብዛ ጠፋ። የአገር ደህንነት ከበርካታ ተመሳሳይ ወንጀሎች ጋር ጉዳዩን እንደያዘው የጎልጉል ዘጋቢ አረጋግጧል። የድርጊቱ ዋና ተዋናይ የአቶ አባይ ዘመድ እንኳንስ ሊታሰሩ በእድገት የከንቲባ ኩማ ደመቅሳ አማካሪ ሆነው አዲስ አበባ አስተዳደር ተመደቡ። ዋና ስራ አሰፈጻሚው የፌደራል ስራና ከተማ ልማት ሚኒስትር ውስጥ ከፍተኛ ሹመት ተሰጣቸው። በአሁኑ ወቅት የከንቲባው አማካሪ የሆኑት የአባይ ጸሃዬ ዘመድ መሬትን አስመልክተው ኪራይ ሰብሳቢነት ስለመስፋፋቱ ክፍለ ከተሞችን ሰብስበው ይሰብካሉ። ስለ ሙስና አደገኛነት በየመድረኩ እንዲያስተምሩ ተደረገ። ድርጊቱ በርካቶችን አስቆጣ። በርካታ የወቀሳ ደብዳቤ ለኮሚሽኑ ጎረፈለት። በአካል ቀርበው ምስክርነት የሰጡና ኮሚሽኑ ሊመሰርት አቅዶት ለነበረው ክስ ምስክር ለመሆን የተስማሙ ደነገጡ። ጉዳዩ እንዲዳፈን ስለተደረገበት ምክንያት ሲያስረዱ “በየትኛውም ደረጃ ያሉ ከፍተኛ ባለስልጣናት፣ በደህንነት ውስጥ ያሉ ባለስልጣናትና መካከለኛ ደረጃ ሃላፊዎች በግልጽ ሙስና ውስጥ መዘፈቃቸው በመረጃ ቢቀርብም ኮሚሽኑ እርምጃ የማይወስደው ሙስና አንዱ የስርዓቱ እድሜ ማራዘሚያ መንገድ በመሆኑ ነው” ሲሉ አስተያየት ሰጥተዋል። “ኢህአዴግን እያገለገሉ ያሉ ባለስልጣኖች ህወሃትን በሚገባ መከራከር የማይችሉትና በታዛዥነት እያጎበደዱ ለመኖር የሚገደዱት የገቡበትን የሙስና ማጥ ስለሚያውቁት ከተቃወምን እንታሰራለን” በሚል ፍርሃቻ መሆኑን የኮሚሽኑ ባልደረባ ለጎልጉል የአዲስ አበባ ምንጭ ተናግረዋል። ባለሙያው አያይዘውም “በአገሪቱ የተንሰራፋው ሙስና አሳሳቢ ደረጃ ላይ ይገኛል፤ ከላይ እስከታች ተበለሻሽቷል” ሲሉ ስጋታቸውን ገልጸዋል። “ባለሥልጣናትን በሙስና ማበስበስ” የስርዓቱ ዋንኛ የማኮሰሻና የማዋረጃ ስልት እንደሆነ የተለያዩ ማስረጃዎችን በማጣቀስ “አቶ መለስ የቆፈሩት ጉድጓድ” በሚል ርዕስ ባቀረብነው ቃለ ምልልስ ማስነበባችን ይታወሳል። ኢህአዴግ ለትምህርት ውጪ አገር የላከቸውና ስማቸውን ለጊዜው መግለጽ ያልፈለጉት ተናጋሪ “ስርዓቱ በስብሷል” ባይ ናቸው። “ባለኝ መረጃ መሰረት የኔ ስጋት እነዚህ ያለቀረጥ የሚነግዱ፣ ገንዘብ የሚያቀባብሉ፣ የገንዘብ ዝውውር ላይ የተሰማሩ፣ ድርጅት ያላቸው፣ በቅጽበት ተመንጥቀው ባለሚሊዮኖች የሆኑ፣ የባንክ ብቸኛ ተጠቃሚዎች፣ ሸቃጮችና አወራራጆች ከትንሽ እስከ ትልቅ ስራውን የሚሰሩት ከባለስልጣናት ጋር ነው። ከመከላከያ አመራሮች ጋር ነው። ከደህንነትና ከዋናው የስልጣን እርከን ጋር በመመሳጠርም ነው” በማለት ቃለ ምልልስ አድራጊው በውል የሚያውቁትን ተናግረዋል። አያይዘውም “ስርዓት ሲበሰብስ ልዩ ምልክቱ ትናንሽ መንግስታት ማቆጥቆጣቸው ነው። በኢህአዴግ መበስበስ አቶ መለስን ጨምሮ በርካቶች ይስማማሉ። ኢህአዴግ መዓዛውን አልቀየረም የሚሉት በአገሪቱ ድፍን ቆዳ ላይ የራሳቸውን መንግስት የተከሉ ተጠቃሚዎች ብቻ ናቸው። እነሱ ክሬሙን እየላሱ ስለሆነ የመበስበስ አደጋ አይታያቸውም። ስለመበስበስ ለማሰብም ጊዜ የላቸውም። የበሰበሰው ነገር ሲናድ የሚበላው ግን አስቀድሞ እነሱን ነው። ምክንያቱም አቶ መለስ የቆፈሩት ጉድጓድ በጣም ትልቅ ነው” በማለት ፍርሃቻቸውን ይገልጻሉ። የፌዴራል መንግስት የስነ ምግባርና የጸረ ሙስና ኮሚሽን በአገሪቱ የተንሰራፋውን ሙስና በገለልተኛ ወገን አስጠንቶ ያገኘውና ይፋ የተደረገው ውጤት አስደንጋጭ መሆኑ ይታወሳል። በዚሁ ጥናት መሰረት ፖሊስ፣ ፍርድ ቤቶች፣ አጠቃላይ የፍትህ ተቋማትና ራሱ ጸረ ሙስና ኮሚሽን ቀዳሚ ሙስና የተንሰራፋባቸው ተቋማት መሆናቸውን ማረጋገጡ፣ ተቋማቱም በጥናቱ ቅር መሰኘታቸውን በመግለጻቸው በዝርዝር ይቀርባል የተባለው ጥናት እስካሁን ይፋ ሊሆን አለመቻሉም ታውቋል፡፡ የፊታችን አርብ ቃለ መሃላ የሚፈጽሙት አቶ ሃይለማርያም ደሳለኝ እንደ አቶ መለስ የጸረ ሙስና ኮሚሽን ተጠሪነቱ ለእርቸው ስለሆነ አዲስ በሚያቋቁሙት ካቢኔ ውስጥ መካተት የሌለባቸውን የነቀዙ ባለስልጣናት ለመለየት ፋይላቸውን ከኮሚሽኑ መውሰድ እንደሚችሉ ተጠቁሟል። (በጎልጉል ሪፖርተር) ማሳሰቢያ፤ በተለይ በግለሰብ ስም ወይም በድርጅት ስም እስካልተጠቀሰ ድረስ በጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣ® ላይ የሚወጡት ጽሁፎች በሙሉ የጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣ® ንብረት ናቸው፡፡ ይህንን ጽሁፍ ለመጠቀም የሚፈልጉ ሁሉ የዚህን ጽሁፍ አስፈንጣሪ (link) ወይም የድረገጻችንን አድራሻ (https://www.goolgule.com/) አብረው መለጠፍ ከጋዜጠኛነት የሚጠበቅና ህጋዊ አሠራር መሆኑን ልናሳስብ እንወዳለን፡፡
“በትግራይ ክልል ኢኮኖሚው ኮንትሮባንድና አራጣ ሆኗል” ሲሉ የሳልሳይ ወያኔ የህዝብ ግንኙነት ሃላፊ አቶ ክንፈ ሃዱሽ ተናገሩ። ክልል የፖለቲካ ምህዳሩ «ሙሉ በሙሉ» መዘጋቱንና የሽግግር መንግት እንዲቋቋም የጠየቁ የፖለቲካ ድርጅቶች እየተሳደዱና አፈና እየተደረገባቸው መሆናቸውን አመልከቱ። በትግራይ ወቅታዊ ጉዳት መግለጫ መስጠታቸውን ጠቅሶ የጀርመን ድምጽ ከመቀለ ባሰራጨው ዘገባ የህዝብ ግንኙነት ሃላፊው ” አሁን እንደ ህዝብ ወደ ከፋ ደረጃ ደርሰናል” ሲሉ ተደምጠዋል። “ድሮም አልጠቀመም፣ ወደፊትም አይጠቅምም” ሲሉ ድምጻቸውን ያሰሙት አቶ ክንፈ ትግራይ በፍትህ፣ በፖለቲካና በኢኮኖሚ ችግር መተብተቧን ጠቅሰው “በትግራይ ክልል ኢኮኖሚው ኮንትሮባንድና አራጣ ሆኗል” ብለዋል። አራጣ ሲሉ የጠሩትንና ኮንትሮባንድ ያሉትን ህገወጥ ተግባር ሲያስረዱ በዝግጅት ክፍሉ አልተሰማም። ‹‹በትግራይ በእርዳታ የመጡ መድኃኒቶች አዳዲስ ፋርማሲ ቤቶች ተከፍተው እየተሸጡ ነው›› በትግራይ ክልል የመድኃኒት እጥረት ቢኖርም መቀሌ ከተማ ውስጥ ግን አዳዲስ ፋርማሲ ቤቶች ተከፍተው መድኃኒት ሲሸጡ አይተናል፤በመቀሌ በህዝብ ሆስፒታሎች የመድኃኒት እጥረት ቢኖርም በእርዳታ የመጡ መድኃኒቶች አዳዲስ ፋርማሲ ቤቶች ተከፍተው እየተሸጡ ነው፡፡ ሳልሳይ ወያነ ትግራይ የተባለው ተቃዋሚ የፖለቲካ ድርጅት በክልሉ ፖለቲካዊ እንቅስቃሴ ለማድረግ መቸገሩን ገልጾ ባዘጋጀው መግለጫ ባለፈው ሳምንት መጨረሻ ቅዳሜ በመቐለ የጠራውና ከስድስት መቶ በላይ ሰዎች የተገኙበት ሕዝባዊ ስብሰባ በታጣቁ ኃይሎች መበተኑን አመልክቷል። በተለይም በትግራይ የሽግግር መንግስት እንዲቋቋም የጠሩ የፖለቲካ ፖርቲዎች ተለይተው ዓፈና እየደረሰባቸው መሆኑን አስታውቋል። ይህን አካሄድ ከፖለቲካው ምህዳር መዘጋት ጋር ብቻ ሳይሆን በጥቅሉ “ትናንት አልጠቀመንም፣ ወደፊትም አይጠቅመንም” ሲል ኮንኗል። ትግራይ የአንድ ድርጅት ንብረት መሆኗን የማይቀበሉ መሆናቸውን ገልጸዋል። ድርጊቱ ሕገ ወጥና ፀረ ዴሞክራሲ ብሎታል። ከዚህ በተጨማሪ ፖርቲው የትግራይ ክልል በአስከፊ ፖለቲካዊ ማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ ችግሮች ላይ እንደምትገኝ ጠቁሟል። ለዚህም ተጠያቂዎች ያላቸውን ሁለት አካላት “ውስጣዊና ውጫዊ” ሲል ጠቅሷል። ለችግሩ ተጠያቂዎች ከውጭ ትግራይ ክልል ላይ «መዘጋትና ከበባ» የጣለውና ” ጠላት” የተባለው የኢትዮጵያ መንግስት ሲሆን፣ ከውጭ ደግሞ «ትግራይን መምራት አልቻለም» ያለውን ትህነግ እየፈጸመ ያለውን የከፋ ብሎታል። በትግራይ ያለውን ሃብት በአግባቡ ተጠቅሞ ውስጣዊ ሁኔታዎችን ለማሻሻል አቅምም ሆነ ፍላጎት እንደሌለው ጠቅሰው ትህነግን የኮነኑት አቶ ክንፈ ፓርቲያቸው ለወደፊቱ ያሰበው ምን እንደሆነ አላስታወቁም። የጀርመን ድምጽ የትህነግን ሃሳብ ለማካተት እዛው መቀለ ከተማ ባለው ዘጋቢ ሙከራ ቢያደርግም እንዳልተሳካ ተመልክቷል። በቅርቡ በትግራይ ዝርፊያና ህገወጥነት እየተስፋፋ መምጣቱን ጠቅሶ የክልሉ ቴሌቪዥን በዩቲዩብ ዜና ማሰራጨቱ የሚታወስ ነው። Tags: NEWS You may also like... “EU’s Statements Regarding Humanitarian Assistance Efforts In Tigray Failed To Reflect The Reality On The Ground”
የኢትዮጵያው ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ኃይለማርያም ደሳለኝ፣ ዛሬ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ፣ “የዴሞክራሲያዊ ምኅዳሩን ለሁሉም ሰፊ ለማድረግ” ባሉት ጥረቶች ምክንያት፣ የፖለቲካ እስረኞች እንደሚፈቱ አስታውቀዋል። ዋሺንግተን ዲሲ — የኢትዮጵያው ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ኃይለማርያም ደሳለኝ፣ ዛሬ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ፣ “የዴሞክራሲያዊ ምኅዳሩን ለሁሉም ሰፊ ለማድረግ” ባሉት ጥረቶች ምክንያት፣ የፖለቲካ እስረኞች እንደሚፈቱ አስታውቀዋል። ኢትዮጵያ፣ ተቃዋሚዎችን በማፈንና በማዕከላዊ እሥር ቤት በማስገባት ማሰቃየትን ጨምሮ፣ በሰብዓዊ መብቶች ረገጣ እንደምትከሰስ ይታወቃል። መንግሥት ዛሬ በሰጠው በዚህ ያልተጠበቀ መግለጫ አቶ ኃይለማራም እንደተናገሩት፣ ቀደም ሲል ወንጀለኞች ተብለው ፍርድ በመጠባበቅ ላይ የነበሩ እሥረኞች፣ ክሳቸው፣ ውድቅ ይሆናል። "ማዕከላዊ" የተባለው ዘግናኙ የአዲስ አበባው እሥር ቤት ወደ ሙዚየም እንደሚለወጥ የተናገሩት አቶ ኃይለማራም፣ ክስ የሚጠብቃቸውና ቀድሞውንም ወኅኒ የሚገኙ የፖለቲካ እስረኞ እንደሚፈቱም ገልፀዋል። የሰብዓዊ መብት ተከራካሪው ሂዩማን ራይትስ ዋች “እስረኞች ላይ ህገ ወጥ ምርመራ፣ ሰቆቃም ጭምር ይፈፀምበታል” ሲል እአአ በ2013 ገልጿል፡፡ ማዕከላዊ፣ ስንት እስረኞች እንዲሚገኙ ግልፅ አይደለም። ማዕከላዊ ሂዩማን ራይትስ ዋችም ሆነ አምነስቲ ኢንተርናሽናል፣ የኢትዮጵያውን መንግሥት በጅምላ እሥራት፣ ታሳሪዎች ላይ ሰቆቃ በመፈፀምና በፖለቲካ እስረኞች ላይ ፍትሃዊ ያልሆነ ይዞታ በመፈፀም ይከሱታል። የአቶ ኃይለማርያም መግለጫ ይፋ የሆነው ከቅርብ ወራት ወዲህ በኦሮምያና በአማራ ክልሎች የተካሄዱትን አያሌ ፀረ መንግሥት ተቃውሞዎች ተከትሎ መሆኑን ያጤኗል። ተቃውሞዎቹ በመላ ሀገሪቱ በመዛመታቸው፣ መንግሥቱ በተቃውሞዎቹ ምክንያት እንዲያነሳ የተገደደውንና ለአንድ ወር የዘለቀውን የአስቸኳይ ጊዜ ዓዋጅ ማውጣቱም አይዘነጋም።
ዛሬ ድሬዳዋ ላይ የታየው በአንድ ሊትር 48 ብር የሚያወጣውን ዘይት ከነጋዴዎች ከመግዛት በመንግሥት ሊትሩ በ26 ብር ሂሳብ የሚቀርበውን ዘይት ለመግዛት የተያዘ ወረፋ ነው፡፡ ቀኑን ሙሉ ወረፋ ይዘው ሳይደርሳቸው ለነገ የተቀጠሩም አሉ፡፡ ለአንድ ቤተሰብ በሽያጭ የሚቀርበው ከፍተኛው መጠን 5 ሊትር ነው፡፡ አጋሩ አስተያየቶችን ይዩ ተጨማሪ አሣየኝ Show less ኢትዮጵያ /SNV/ በተባለው ግብረሰናይ ድርጅት መረጃ መሰረት በ2005 ላይ 50 ሚሊዮን ሜትሪክ ቶን የነበረው ዓመታዊ የምግብ ዘይት ግዢ በፍጥነት አድጎ 15 ዓመት ባልሞላ ጊዜ ወስጥ ነው 400 ሚሊዮን ሜትሪክ ቶን ደርሷል፡፡ በሌላ በኩል ባሰሳለፍነው የበጀት ዓመት 350ሺ ቶን ገደማ ሰሊጥ ወደውጭ ተልኮ 500 ሚሊዮን ዶላር ገደማ የውጭ ምንዛሬ መገኘቱን የግብርናና ተፈጥሮ ሃብት ሚኒስቴር አምና ይፋ ያደረገው መረጃ ያመለክታል፡፡ ሃገረቱ ግን ከዚህ ከዕጥፍ በላይ ሰሊጥ የማምረት አቅም ሁሉ አላት፡፡ ሆኖም በዘርፉ ላይ የሃገር ውስጥ የዘይት ገበያን ለመሸፈን የሚያስችል በቂ ሥራ ባለመሰራቱ ሃገሪቱ ባለፉት ዓመታት ሰሊጥ እየሸጠች ዘይት እየገዛች ትገኛለች፤ የዘይት አቅርቦቱም ወጥነት የሌለው በመሆኑ ዕጥረት እና የዋጋ መናር የሚስተዋልበት ነው፡፡
የምክር ቤቱ ዋና ፀሃፊ የሆኑት ሸህ ቃሲም ሙሓመድ ታጁዲን በመግለጫቸው እንዳሉት፣ የአለም ቅርስ በሆነው የነጃሺ ታሪካዊ መስጂድና የቀብር ቦታ ላይ በከባድ ጦር መሳሪያ ጉዳት ከመድረሱ በተጨማሪ የአገልግሎት መስጫ ተቋማትና የተለያዩ የመገልገያ ቁሳቁሶች ተዘርፈዋል ብለዋል። ሼህ ቃሲም ታላቁ የኢትዮጵያ ንጉስ ማስመሃት ወይም ነጃሺ ከዛሬ 1400 አመታት በፊት አለም እንደዛሬው ፣ የስደተኞች መብትን በማያከብርበት ዘመን መብቶችን ያከበረ፣ ከዘመኑ ቀድሞ ባልተለመደ ሁኔታ ከነብዩ ሙሃመድ (ሰ.ዓ.ወ) ወደ ኢትዮጵያ የመጡ ስደተኞችን ከመንግስት ልኡካን ጋር ተከራክሮ በሰላም የተቀበለና ያስተናገደ፣ እንደዛሬው የሃይማኖት እኩልነትና ነፃነት በህገ መንግስት ባልተረጋገጠበት፣ ሺህ ዘመናትን ቀድሞ ሰወች የፈለጉትን እምነት የመከተል ነፃነትን ያወጀ፣ በዚህ ተግባሩም አለም በሙሉ በአድናቆት ሲያወሳው የሚኖር የሃበሻ ንጉስ መሆኑን አውስተዋል። የዚሁ ታላቅ ንጉስና የነብዩ ሙሓመድ (ሰ.ዓ.ወ) ባልደረባዎች መቃብርና በስሙ የተሰየሙ በአላም ከሚገኙ ትቂት ቀደምት መስጂዶች አንዱና ታሪካዊ ቦታ ሲሆን፣ ይህም የኢትዮጵያዊያን ብቻ ሰይሆን የመላው አለም ቅርስ እንደሆነ ነው የገለፁት።
መዝሙር፡ “ኣባ ገሪማ ጸሎትካ ትባርኸኒ ሎሚ ነፍሰይ አብ ቅድመኻ ትኽበር፥ ኣባ ገሪማ ብጸሎቱ ንጋሆ ይዘርእ ምሸት ከአ ግራቱ ዘኽይድ ብምዓልቱ ዓውዱ ዘእቱ ከም መላእኽቲ ዝመስል ሕይወቱ። ልብሰ ንግስነቱ ዘጋልጽ ኣባ ገሪማ ጸሎትካ ትባርኸኒ ገሪማ ገረምካኒ ልብሲ ምንኩስናኻ ጉድለት ክፍኣት ዘይብላ” እናበለ ኣባ ገሪማ አብ ሕይወቶም ቅዱስ ከም ዝነበሩ ይነግረና። ድኅሪ ጰራቅሊጦስ ዘሎ ሰናብቲ ካብ ኣባ ገሪማ 17 ክሳብ ባሕቲ መስከረም ዘሎ ጊዜ ዘክረምት ተባሂሉ ይፍለጥ። 1ይ ዘአስተምህሮ ካብ አባ ገሪማ ክሳዕ በአተ ክረምት 25 ሰነ እዩ። እዚ ሓንቲ ወይ ክልተ ሰንበት ዝሓዘ እዩ። 2ይ ካብ 25 ሰነ ክሳብ ቂርቆስ 19 ሓምለ መዛሙሩ ዘዘርእ፥ ደመና፥ ጊሜ ክረምት ተባሂሎም ዝፍለጡ ይዝመሩ። ኣባ ገሪማ ሓደ ካብቶም ፱ቱ ቅዱሳን ገለ ካብ ሮማ ገለ ኸአ ካብ ሶርያ ዝመጽኡ እዮም ዝብልዎም አብ ሃገርና ክርስትና ብዝያዳ ዝሰበኹን አብ ኩሉ ከም ዝበጽሕ ዝገበሩ ዓቢይ ሓዋርያ እዮም። ፱ቱ ቅዱሳን ዝፍለጡሉ አብ ብዙሕ ክፍሊ ሃገርናን ኢትዮጵያን ገዳማት ተኺሎም ወንጌል አብ ኩሉ ከም ዝበጽሕ ዝገበሩ መስረቲ ግዕዛዊት ቤተ ክርስትያን ክብሃሉ ይክአል። ክርስትና ደልዲሉ አብ ሃገር እቲ ቀንዲ እምነት ገሮም ሃገርና ሓንቲ አብ ምስራቕ አፍሪቃ ደሴት ክርስትና ከም እትኽውን ዝገበሩ አቦ እምነትና እዮም። እዚ ሰንበት ሰነ 17 አብ ሰንበት ክውዕል እንከሎ ብስሞሞ ተሰምዩ ፍሉይ መዝሙር ናቱ ይዝመረሉ። ቀዳሞት ክርስትያን ሕይወቶም ቃሎም ኩሉ ንእምነቶም እዩ ዝገልጽ ነይሩ፥ ሰባት አብቲ ዝብልዎን ዝገብርዎን ርእዮም ንክርስትና ክቕበልዎ ጊዜ አይወሰደን። ወንጌል አብ ሕይወቶም ተራእዩ ክርስትና ሃገርና አብ ኩሉ በጺሑ። ሎሚ ንቀዳሞት አበው ክንዝክር ከሎና ነቲ ንሶም ዘውረሱና እምነት ለቢስናዮ ክንጉዓዝ እሞ አብነት ክንከውን ከምዘሎና ክንዝክር ዝሕግዘና ሰንበት እዩ። ሰባት አብ ሕይወተይ ብምዕዛብ ንመን ይርእዩ ኢልና ክንሓትት እዋኑ እዩ። ኣባ ገሪማ አብኦም ኢየሱስ ክርአ ስለ ዝተኻእለ ሰባት ይሰምዕዎም ይቕበልዎም ነሮም ሎሚ አባይ አብ ስድራይ አብ ቍምስናይ አብ ቤተክርስትያና መን እዩ ዝርአ ዘሎ። ብሓቂ ክንርእዮ እንተ ኾና ዝዘንጋዕና ወይ አምሰሉታት ዝበዛሕና ኢና። አብ ልብና ቅርሕንቲ ጽልኢ ክፍአት ሒዝና እንከሎና ጥዑያት ንመስል በዚ ኸአ ኢየሱስ አባና ከይርአ ከዋሊ ነገር ፈጢርና ካልእ ነገር ነርኢ አሎና፥ ከምኡ ክርእስትናና ደስኪሉ ዛሕሊ መንፈስን ፍቕርን ጎዲሉ ዳግማይ ሰብከተ ወንጌል የድሊ አሎ። ክንበራበር ካብቲ ወዲቕናዮ ዘሎና ክንትንስእ ለበዋ አቦና ንዘክር። ዝተነበ ወንጌል ብዛዕባ ጸዋዕታ ሌዊ (ናይ ዕብራይስጢ ስሙ) (ማቴዎስ) ይነግረና። ቅዱስ ማቴዎስ ብማርቆስን ሉቃስን ሌዊ ተባሂሉ ይጽዋዕ ስርሑ አኽፋላይ ቀረጽ ከም ዝነበረ ይነግሩና። አኽፈልቲ ቀረጽ ንሮማውያን ስለ ዘገልግሉን ካብቲ ቀረጽ የጠፋፍኡን ገንዘብ ሓራም ኮይኑ ይርአ ስለ ዝነበረ ከም ኃጥአን እዮም ዝርኣዩ ነሮም። አብ ወንጌል ዮውሃንስ ስሙ አይጥቀስን። ማቴዎስ ወንጌል ከም ዝጸሓፈ ካብ መጀመርያ ኢረነዩስን፥ ፓፕያስ፥ ዝተባህሉ ናይ ቀዳመይ ዘመን ጽሓፍቲ ይምስክሩልና። ወንጌሉ ነቶም አብ ክርስትና ዝተመልሱ አይሁድ እዩ ተጻሒፉ። ንሱ አብ መጀመርያ ወንጌሉ ብዛዕባ ወለዶ ኢየሱስ ስለ ዝነገር ብአምሳል ሰብ ይፍለጥ። አብ ትውፊት አብ ከባቢ ሃገርና ከም ዝመጸን ወንጌል ከም ዝሰበኸን ይንገር። ካልኦት ከአ አብ ፋርስ (ኢራን) ከም ዝሰበኸን አብኡ ብሰማዕትነት ከም ዝሞተ ይነግሩ። ክርስቶስ ንኹልና ኪዱ ስበኹ ኢሉ ቃሉ አብ ኩሉ ክነብጽሕ ልኢኹና እዩ። አነ ሎሚ መልእኽቲ መን እየ ዘብጽሕ ክንብል አሎና። ሓደ ካብቲ ከቢድ ንሰባኻይ ወንጌል አብ ዝወፈሮ ዓለም ሥጋ ስዒርዎ ካብ ተልእኮኡ ወጺኡ ካልእ ከይሰብኽ እዩ። እሞ ሰበኽቲ እምነትና ዘሎና ወይስ ካልኦት ብዝሰበኹና መንፈስ እምነትና አይዝሑል አይ ምዉቕ ኮና ንነብር አሎና። ሰንበት ዘባኣ ገሪማ ከበራብረና ይግባእ። ንኹሉ ሓድግካ ንኢየሱስ ምስዓብ፡ ሰብ ብተፈጥርኡ ጸዋዕትኡ ንአምላኽ ምምሳልን ምስኡ ምንባርን እዩ። ቅድስት ስላሴ ብኣምሳልና ሰብ ንፍጠር ኢሎም ዝፈጠርዎ አዳም ፍሉይ ጸጋ እዩ ተዓዲሉ። አብ ባህርይ አምላኽ አቲና ጣዕሚ ውሉድ ክነስተማቕር ተዓዲልና። አብ ታሪኽ ደቂ ሰብ ድሕሪ ውድቀት እውን ኢየሱስ ነዚ እዩ አርእይና። አምላኽ እንከሎ ንሕና ምስ አምላኽ ሓደ ምእንቲ ክንከውን ባህርና ወሲዱ ብዘይ ኃጢአት ብኹሉ ንኣና መሲሉ። ድሕሪ ሞቱ እውን አይሓደገናን ምስኡ ሓድነት ክህበና ኢሉ አቡናት ካህናት ድያቆናት አብ መንጎና ነቲ ንሱ ዝሰርዖ ምስጢራት ዝዕድሉ ሂቡና። እዚ ኹሉ ምስኡ ሓደ ክንከውን ምእንቲ እዩ። ማቴዎስ ከምኡ ካልኦት አርድእቲ አጸዋዕኦም እንተ ረኤና አብቲ ዝነብርዎ ዝነበሩ ሕይወት አብቲ መዓልታዊ ሕይወቶም እንከለዉ ተኸተሉኒ ስዓቡኒ ኢልዎም ንሶም ከአ ስዒቦሞ። ንኣና ሎሚ ምናልባት ከም ናይ ሓዋርያት ስዓቡኒ አይብለናን እዩ እንተ ኾነ ክንሰምዖ ክንክተሎ ይጽውዓና አሎ። • ንመጸዋዕታ አምላኽ ምቕባል። ሎሚ አብዛ ሰዓት ኢየሱስ አነ ክገብሮ ዝደልየኒ ነገር አሎ። ክሰምዖ ከምቲ ንሱ ዝደልዮ ኮይነ ክርከብ ይደልየኒ አሎ። ምናልባት ምስ ተባኢሰዮ ዘሎኹ ክዕረቕ ይደሊ ይህሉ ወይ ካብቲ ዘሎኒ ጸጋ ንኻልኦት ከካፍል ይደልየኒ ይህሉ፥ ወይ ዝያዳ ጸሎት ክገብር ይደልየኒ ይህሉ. . . እቲ መጸዋዕታ ብዝሕ እዩ። ንመጸዋዕታ ክሰምዕ ስንድው ዘሎኹ። አብዛ ዘለኽዋ ክኽተሎ ክሰምዖ ይደልየኒ አሎ። ሕራይ ኢልና አብቲ አምላኽ ዝደልዮ ክንአቱ ፍቓደኛታት ንኹን። • ንኢየሱስ አብ ሕይወትና ንዓድሞ። ቅዱስ ማቴዎስ ንኢየሱስ አብ ገዝኡ ከም ዝዓደሞ ወንጌል ይነግረና። ንኢየሱስ ክትዕድም መጀመርያ ተሓድሶ ሕይወት ይሓትት። ምስኡ ክትበልዕ ክትሰቲ ክተዕልል ንኣኡ ዝኸውን ምአድን ኩነትን ምስንዳው የድሊ። ሰባት ንኢየሱስ ክዕድምዎ ክፈልጥዎ የድሊ። አብ ሕይወትና ንኢየሱስ ክንእቱ እሞ ናቱ አርድእቱ ሰበኽቱ ክንከውን። ከም ማቴዎስ ስዓበኒ ይብለና አሎ ሽዑ ንሕና ክንዕድሞ ምስ ስድራና አብ ሓዳርና አብ ግላዊ ሕይወትና ክነእትዎ ይደልየና አሎ። • ንኢየሱስ ምስ ተኸተልካ ንድሕሪት ዘይምጥማት። ሓዋርያት ሓንሳብ ምስ ሰዓብዎ ንድሕሪት አይጠመቱን። ወላ እውን ከም ሰብ መጠን ይወድቁ እንተነበሩ አብ ጌጋ ኸለዉ ፀሓይ አይዓረበቶምን አብ ኢየሱስ ተመሊሶም ዳርጋ ኩሎም ብሰማዕትነት መይቶም። ንኢየሱስ ፍቕሩን መን ምዃኑን እንተ አሚንካ ምእንትኡ ክትመውት ክትስዋዕ ከቢድ አይኮነን። ሎሚ አጸጎሚ ዘሎ ክሳብ አብ መስዋዕቲ ዘብጽሕ እምነት አይርኤን። ቤተ ክርስትያን በዝን በትን ዘካፍእዋ ዝሓምይዋ ዝጸልእዋ ይበዝሑ አለዉ እዚ ኹሉ መሰረቱ እቶም እንኣምን ኢና እንብል ንእምነትና ከምቲ ንሕና እንደልዮ እምበር ኢየሱስ ከም ዝደልዮ ስለ ዘይንመርሕ እዩ። አብዚ ዓለም ብቁጠባ ብስእነት ሰላም ሰባት አብ ነነድሕዶም ዝባልዑሉን ዝጨኻኸኑሉን ዘሎ እዋን ናይ ነፍስወከፍና ሕያው እምነት የድሊ አሎ። አብ ልብና ተመሊስና አብቲ አምላኽ ዝደልየኒ ሕይወት ዘሎኹ ክንብል። ዕለት ዕለት ስዓበኒ ዝብላ ቃላት ኢየሱስ መግብና ሕይወትና ንግበረን። ቅዱስ አቦና ኣባ ገሪማ “ከም ወርኅ ንጹሕ ወከመ ኮከብ ብሩህ” እናበልና ሕይወቶም እናአስተንተና አሰሮም ክንስዕብ እሞ ከም ዓቕምና አብ ግራት ወንጌል ወፊርና ክነፍሪ ጸልዩልና ንበሎም። አብ ኩሉ አምላኽ ብጸግኡ የሰንየና።
የአየር ንብረቱ በአንፃራዊነት እርጥበታማ ሲሆን እንደ ፎርማለዳይድ፣ ቤንዚን፣ አሞኒያ እና ሌሎች ጎጂ ንጥረ ነገሮች ያሉ የቤት ውስጥ ብክለቶች የሚለቀቁበት መጠንም በእጅጉ ይጨምራል።በቤት ውስጥ ለሚገኙ የቤት እቃዎች, ቆሻሻዎች በአጭር ጊዜ ውስጥ አይለቀቁም (ሙሉ በሙሉ ለመልቀቅ እስከ 15 አመታት ሊወስድ ይችላል). ከነሱ መካከል "የመጀመሪያው የቤት ውስጥ ገዳይ" በመባል የሚታወቀው ፎርማለዳይድ በፀደይ እና በበጋ ወራት ከክረምት የበለጠ ንቁ ነው.የ formaldehyde የመለዋወጫ ነጥብ 19 ዲግሪ ሴንቲ ግሬድ ስለሆነ የሙቀት መጠኑ ከፍ ባለበት ጊዜ የቮልቲላይዜሽን መጠን ይበልጣል, እና የፎርማለዳይድ ክምችት በእያንዳንዱ የሙቀት መጠን መጨመር በ 0.4 እጥፍ ይጨምራል, በተለይም በበጋ ወቅት የሙቀት መጠኑ ሲጨምር, መልቀቅ የበለጠ ኃይለኛ ይሆናል፣ እና ማጎሪያዎቹ ከመደበኛው ከ3 እጥፍ ሊበልጥ ይችላሉ። ለዚህም ነው ብዙ ሰዎች ችግር ያጋጠማቸው: ቤቴ ለብዙ አመታት ታድሷል, ነገር ግን ብክለት አልተበተኑም.ፀደይ እና በጋ እንደመጡ, ደስ የማይል ሽታ ማሽተት እችላለሁ. በበጋ ወቅት የአየር ዝውውር የለም በበጋ ወቅት የአየር ሁኔታው ​​​​ሞቅ ባለበት ጊዜ, በቤት ውስጥ ያለው አየር ማቀዝቀዣ በተፈጥሮው ለረጅም ጊዜ ይሠራል.እና በአጠቃላይ የአየር ማቀዝቀዣው ሲበራ, በሮች እና መስኮቶች በጥብቅ ይዘጋሉ, በቤት ውስጥ አየር እና በውጭ አየር መካከል ያለው ንክኪ ይቀንሳል, እና የአየር ዝውውሩ ለስላሳ አይደለም.በተፈጥሮ የቤት ዕቃዎች የሚለቀቁት ብከላዎች ውጤታማ በሆነ መንገድ ሊበተኑ አይችሉም። የቤት ውስጥ ብክለት መጨመር በፀደይ እና በበጋ ፣የሰውነት ሜታቦሊዝም እና የተለያዩ የቤት ውስጥ ቆሻሻዎች ተለዋዋጭ አካላት ይጨምራሉ ፣ይህም የቤት ውስጥ የአየር ብክለትን የበለጠ ከባድ ያደርገዋል።የቤት ውስጥ የአካባቢ ቁጥጥር ማእከል በመኖሪያ ቤቶች እና በቢሮ ህንፃዎች ላይ የአካባቢ ጥበቃ ቁጥጥር አድርጓል, እና በበጋ ወቅት የቤት ውስጥ አየር ብክለት ከሌሎቹ ወቅቶች ከ 20% በላይ ከፍ ያለ መሆኑን አረጋግጧል. እርጥበታማ እና ከፍተኛ የሙቀት መጠን ያለው አካባቢ እንዲሁም ረቂቅ ተሕዋስያንን ለማስፋፋት "ትኩስ" ነው.የምርምር ጥናቶች እንደሚያሳዩት 21 በመቶው የቤት ውስጥ የአየር ጥራት ችግር የሚከሰተው በጥቃቅን ህዋሳት ብክለት ሲሆን በዋነኛነት ባክቴሪያ፣ ፈንገሶች፣ የአበባ ዱቄት፣ ቫይረሶች እና የመሳሰሉት ይገኙበታል። አቧራ ወደ ሰውነታችን ውስጥ ገብቶ በሰውነታችን ላይ ጉዳት ያደርሳል.
ጌታሁን ከቦታ ቦታ እየተጓጓዘ ስለ ክርስቶስ የሚመሰክር ፍሬያማ ወንጌላዊ ነበር። በአገልግሎቱ ውጤታማ ነበር። አንድ ቀን ተሳፍሮ የሚጓዝበት አውቶቡስ ተገልብጦ ገደል በመግባቱ ጌታሁን ለሽባነት ተዳረገ። እየተጓዘ የሚያገለግለው አገልግሎቱ ተቋረጠ። ብዙ ክርስቲያኖች ወደ እርሱ መጥተው እንዲፈወስ ጸለዩለት። ምንም እንኳን በእግዚአብሔር ላይ ጠንካራ እምነት ቢኖረውም ሊፈወስ አልቻለም። ስለሆነም፥ «እግዚአብሔር ይህ በእኔ ላይ እንዲደርስ ለምን ፈቀደ? አንዳንድ ክርስቲያኖች በከፍተኛ ደረጃ የሚሠቃዩት ለምንድን ነው?» እያለ ይጠይቅ ጀመር። የጌታሁን ጥያቄ ክርስቲያኖች ብዙ ጊዜ የሚያነሡት ነው። መከራን ስንቀበል፥ ስንታመም፥ መጥፎ ነገር በቤተሰባችን ላይ ሲደርስ ሁላችንም ጥያቄዎችን እናነሣለን። እግዚአብሔር ልጆቹ እንዲሠቃዩ የሚፈልግባቸውን ምክንያቶች ሙሉ በሙሉ ባናውቅም፥ የ2ኛ ቆሮንቶስ መልእክት አንዳንድ ምክንያቶችን ይገልጽልናል። ሐዋርያው ጳውሎስ መከራ በሕይወቱ ውስጥ ስላበረከተው አስተዋጽኦ አብራርቷል። መከራ እግዚአብሔር ጳውሎስን ፍሬያማ የአሕዛብ ሐዋርያ አድርጎ የተጠቀመበት ዐብይ መሣሪያ ነበር። መከራ ርግማን ሳይሆን የእግዚአብሔር የሥልጠና መሣሪያ ነው። መከራ እግዚአብሔር መሪዎቹን የሚያሠለጥንበት ትምህርት ቤት ነው። አንድ አስተማሪ እንደተናገሩት፥ «እግዚአብሔር አንድን ሰው በከፍተኛ ደረጃ ከመጠቀሙ በፊት መጀመሪያ ክፉኛ ይሰብረዋል።» የውይይት ጥያቄ፡- ሀ) ሮሜ 5፡3-5፤ ያዕ. 1፡2-4፤ 2ኛ ቆሮ. 1፡3-7 አንብብ። እነዚህ ጥቅሶች ስለ መከራ የተለያዩ ዓላማዎች ምን ያስተምሩናል? እግዚአብሔር በመከራ አማካኝነት ሊፈጽም የሚፈልገው ተግባር ምንድን ነው? ለ) እግዚአብሔር አንተን ወይም ሌላ ክርስቲያንን ላዘጋጀው ተግባር ብቁ ለማድረግ ሲል በመከራ ውስጥ ሲያሳልፍ ያየኸው እንዴት ነው? ሐ) መከራ በሰው ባሕርይ ወይም አመለካከት ላይ የሚያስከትለው ለውጥ ምንድን ነው? መ) መከራ እግዚአብሔር በመንፈሳዊ ሕይወታችን እናድግ ዘንድ ለማገዝ የሚጠቀምበት መሣሪያ መሆኑ በቤተ ክርስቲያን ሲሰበክ የማንሰማው ለምንድን ነው? ክርስቶስን ከመከተል በምናገኛቸው መልካም ነገሮች፥ ማለትም የጸጋ ስጦታዎች፥ ፈውስ፥ ደስታ፥ ወዘተ. ላይ ብቻ የምናተኩረው ለምንድን ነው? ከእግዚአብሔር ዘንድ በምናገኛቸው መልካም ነገሮች ላይ በምናተኩርበት በአሁኑ ዘመን፥ አስተምህሯችንን እግዚአብሔር ልጆቹን በመከራ መንገድ ወደ ብስለት ከሚመራበት ሁኔታ ጋር ሚዛናዊ ማድረግ አለብን። በአዲስ ኪዳን ውስጥ መከራ የምንሸሸው ሳይሆን የምንደሰትበትና የምንማርበት መንገድ ሆኖ ተጠቅሷል። መንፈሳዊ ባሕርይና ፍሬያማ አገልግሎት የሚገኙት በደስታና በምቾት ጊዜ ሳይሆን በመከራ ጊዜ ነው። ጳውሎስ በ2ኛ ቆሮንቶስ ውስጥ የተጠቀመው መግቢያ ከሌሎች መልእክቶቹ የተለየ ነው። ጳውሎስ በእግዚአብሔር መለኮታዊ ምርጫ ስላገኘው የሐዋርያነት ሥልጣን አጽንኦት ሰጥቶ ከገለጸ በኋላ፥ ለቆሮንቶስ ክርስቲያኖች ሰላምታ አቀረበላቸው። ከእነዚህ ክርስቲያኖች መካከል አንዳንዶቹ ከጳውሎስ ጋር ኅብረት ያልነበራቸውና አገልግሎቱን የሚንቁ ነበሩ። ከጳውሎስ ጋር በአንዳንድ ጉዳዮች ባይሰማሙም እንኳን፥ የእግዚአብሔር ሕዝብ መሆናቸውን ገልጾአል። ይሁንና፥ በሌሎች መልእክቶቹ እንደሚያደርገው ስለ ምንም ነገር አላመሰገናቸውም። (1ኛ ቆሮ. 1፡1-9ን ከ2ኛ ቆሮ. 1፡1-2 ጋር አነጻጽር።) ይህ ምናልባትም ለእነርሱ ግድ መሰኘቱንና ከአንዳንድ የቆሮንቶስ ክርስቲያኖች ጋር ሸካራ ግንኙነት እንደነበረው የሚያመለክት ይሆናል። ጳውሎስ 2ኛ ቆሮንቶስን የጻፈው ከእስያ አውራጃ ተነሥቶ ወደ መቄዶንያ እንደገባ ነበር። ምናልባትም ጳውሎስ ከእስያ የወጣው በተቀበለው ከባድ መከራ ምክንያት ሳይሆን አይቀርም፡፡ የሐዋርያት ሥራ መጽሐፍ ይህ መከራ ምንን እንዳካተተ አያብራራም። ነገር ግን ድሜጥሮስ በጳውሎስ ላይ ሁከትን እንዳስነሣ ይገልጻል። ጳውሎስም በዚያ ከአራዊት ጋር እንደታገለ አመልክቷል (1ኛ ቆሮ. 15፡32)። እነዚህ አራዊት እንደ አንበሳ ያሉ የዱር እንስሳት ወይም ከእግዚአብሔር እውነትና ከጳውሎስ ጋር የታገሉት ሰዎች ተምሳሌቶች ሊሆኑ ይችላሉ። ጳውሎስ ስለ መከራ መናገሩ በ2ኛ ቆሮንቶስ ውስጥ በግልጽ ይታያል። የ2ኛ ቆሮንቶስ መልእክቱም በአብዛኛው በመከራ ላይ የተመሠረተ ነው። ከዚህ ክፍል ውስጥ የሚከተሉትን አጢን። ሀ. ጳውሎስ በመከራ ጊዜ እግዚአብሔር አብ እንዳጽናናውና ርኅራኄን እንዳሳየው ገልጾአል (2ኛ ቆሮ. 1፡3)። ርኅራኄ በሌሎች መከራ የመካፈል ስሜታዊ ተግባር ነው። ምንም እንኳ እግዚአብሔር ከመከራዎች ሁሉ የላቀ ቢሆንም፥ ይህ ግን ስለ እኛ ደንታ የለውም ማለት አይደለም፡፡ ነገር ግን በመከራ ውስጥ ስናልፍ ኀዘናችንን ይካፈላል። እግዚአብሔር መከራን በግል ሊረዳ የሚችለው እንዴት ነው? በቀዳሚነት በክርስቶስ ኢየሱስ በኩል እግዚአብሔር በምድር ላይ የምንጋፈጣቸውን የመከራ ዓይነቶች ሁሉ ተቀብሏል (ዕብ. 5፡7-9 አንብብ።) እግዚአብሔር በመከራችን ስለሚካፈል፥ መከራን በምንቀበልበት ጊዜ ወደ እኛ ተጠግቶ ያጽናናናል። በመከራ ውስጥ በምናልፍበት ጊዜ ሁሉ እግዚአብሔር እንደማይተወንና ዳሩ ግን ከእኛ ጋር እንደሚሠቃይ፥ ብሎም እንደሚያጽናናን መገንዘብ አለብን። ለ. እግዚአብሔር በመከራ ውስጥ እንድናልፍ የሚፈቅደው በተሻለ ሁኔታ ለማገልገል እንድንችል ነው። መከራ እየተቀበልን ለክርስቶስ ታማኞች ሆነን በምንጸናበት ጊዜ በመከራ ውስጥ የሚገኙትን ሌሎች ክርስቲያኖች ልናበረታታ እንችላለን። እንደኛ ዓይነት መከራ ካልተቀበለ ክርስቲያን መጽናናትን ማግኘቱ ከባድ ነው። እንዲህ ዓይነት ሰዎች የአእምሮ እውቀት ሊኖራቸውና ትክክለኛ አሳቦችን ሊያካፍሉን ቢችሉም፥ ንግግራቸው ብዙም ትርጉም የሚሰጠን አይሆንም። ነገር ግን አንድ ሰው እንደኛው ዓይነት መካራ እንደተቀበለ ስናውቅ፥ በሚነግረን ቃል እንጽናናለን። በመከራ ውስጥ በምንሆንበት ጊዜ እግዚአብሔር እኛን የሚያጽናናበት ዐቢይ መንገድ መከራ የተቀበሉትን ሌሎች ክርስቲያኖች በመጠቀም ነው። ስለሆነም፥ መከራ የተቀበልን ሰዎች ሌሎችን በመርዳት መከራችንን የበረከት መሣሪያ ልናደርግ ይገባል። መከራ አንድን ሰው መራር ወይም ርኅሩኅ ሊያደርግ ይችላል። መከራን ለመቀበል የማንፈልግ ከሆነ፥ እግዚአብሔር በሕይወታችን ውስጥ ለመሥራት የሚጠቀምበትን መሣሪያ ተቃውመናል ማለት ነው። ነገር ግን የእግዚአብሔርን የመከራ መሣሪያ ብንቀበል፥ ብንጸናና ብንማርበት ርኅሩኆችና ሌሎችን ለማጽናናት የምናገለግል የእግዚአብሔር መሣሪያዎች እንሆናለን። ሐ. መከራ ለሰዎች ሁሉ የማይቀር ግዴታ ነው። ክርስቶስ በሞተ ጊዜ እግዚአብሔር ተሠቃይቷል። ክርስቶስም ሰዎች በተሣለቁበት፥ በገፉትና በሰቀሉት ጊዜ ተሠቃይቷል። ምንም እንኳ ሐዋርያ ቢሆንም ጳውሎስ የእግዚአብሔር አገልጋይ ሆኖ በሚሠራበት ጊዜ መከራ ተቀብሏል። ጳውሎስ ከመከራ ጽናት የተነሣ በሕይወቱ ተስፋ ሊቆርጥ የደረሰበት ጊዜ እንደነበረ ገልጾአል። ጳውሎስ የቆሮንቶስም አማኞች በተመሳሳይ ሁኔታ መከራን እንደሚቀበሉ ተናግሯል። ስለሆነም፥ እያንዳንዱ ሰው የእኛን ማጽናናት ይፈልጋል። የምናጽናናቸው ወገኖች ደግሞ ሌሎችን ማጽናናት ይኖርባቸዋል። መከራ በክርስቶስ አካል ውስጥ የአገልግሎት በሮችን ይከፍታል። መ. በመከራ ጊዜ በትዕግሥት የመጽናት ባሕርይ ሊኖረን ይገባል። በትዕግሥት የመጽናትን ባሕርይ ለማግኘት ደግሞ እግዚአብሔር ሁኔታዎችን በመቆጣጠር ላይ መሆኑን ተረድተን ልንገዛለትና ልንታመንበት ይገባል። ሠ. እግዚአብሔር መከራ ውስጥ የሚከተን በራሳችን ሳይሆን ሙታንን በሚያስነሣ አምላክ እንድንደገፍ ለማስተማር ነው። በምቾት ጊዜ በችሎታችን፥ በብርታታችንና በጥበባችን ላይ ወደ መደገፍ እናዘነብላለን። ነገር ግን ሁኔታዎችና ችግሮች ከዓቅማችን በላይ በሚሆኑበት ጊዜ በእግዚአብሔር ላይ ለመደገፍ እንገደዳለን። ረ. መከራን በምንቀበልበት ጊዜ የመጨረሻው ድፍረታችን ትንሣኤ ነው። ከእንግዲህ ወዲህ ሞት ለክርስቲያን ዐቢይ ጠላት ስላልሆነ መፍራቱ አስፈላጊ አይደለም። በበሽታ ወይም በስደት ምክንያት ብንሞት እንኳ ከትንሣኤ የተነሣ ሁሉንም አሸንፈን ለዘላለም ከእግዚአብሔር ጋር እንኖራለን። ሰ. በስደት ጊዜ እርስ በርሳችን የምንረዳዳበት ትልቁ መሣሪያ ጸሎት ነው። እግዚአብሔር እኛ በማንረዳባቸው መንገዶች ጸሎታችንን ይጠቀማል። አንዳንድ ጊዜ በጸሎታችን አማካኝነት የክርስቲያኖችን መከራ ሲያቆም፥ በሌሎች ጊዜያት ደግሞ እግዚአብሔር ጸሎታችንን ተጠቅሞ ክርስቲያኖች በመከራ ውስጥ እርሱን የሚያስከብር ተግባር እንዲፈጽሙ ያደርጋቸዋል። አንዳንድ ጊዜም በሐዋርያት ሥራ 12፥19 በጴጥሮስ ሕይወት እንደተፈጸመው ጸሎት ክርስቲያኖችን ከመከራ ይታደጋቸዋል። በሌሎች ጊዜያት ግን (በሐዋርያት ሥራ 12፡1-2 በያዕቆብ ላይ እንደተፈጸመው) ተግተን እየጸለይን ሳለ እግዚአብሔር ክርስቲያኖች እንዲሞቱ ሊፈቅድ ይችላል። የውይይት ጥያቄ፡- በቤተ ክርስቲያንህ ውስጥ መከራ የሚቀበሉትን ሰዎች ስም ዘርዝር። እነዚህ እውነቶች በዚህ የመከራ ጊዜ ጸንተው እንዲቆሙ የሚያበረታቷቸው እንዴት ነው? (ማብራሪያው የተወሰደው በ ኤስ.አይ.ኤም ከታተመውና የአዲስ ኪዳን የጥናት መምሪያና ማብራሪያ፣ ከተሰኘው መጽሐፍ ነው፡፡ እግዚአብሔር አገልግሎታቸውን ይባርክ፡፡)
የአዉሮፓ ህብረት የዉጭ ጉዳይ ኃላፊ ጆሴፍ ቦሬል አዉሮፓዉያን ዩክሬንን በመደገፋቸዉ ዋጋ ቢከፍሉም ጦርነቱን ሩሲያ እንድታሸንፍ ግን እድል ሊሰጡ አይገባም ብለዋል፡፡ ዩክሬንን ማስታጠቅና በገንዘብ መደገፍ አዉሮፓን ዋጋ ቢስከፍልም ከሩሲያ የበላይነት ግን አይበልጥም ሲሉም ቦሬል ተናግረዋል፡፡ ሩሲያ የከፈተችዉ ጦርነት በዩክሬን ላይ ብቻ ሳይሆን በመላዉ አዉሮፓዉያን ላይ ስለመሆኑም ኃላፊዉ መናገራቸዉን ሩሲያ ቱዴይ ዘግቧል፡፡ በአዉሮፓ ህብረት የወደፊት ዕቅድ ላይ አስተያየት የሰጡት ቦሬል፣ ‹‹ሩሲያ ይህንን ጦርነት የምታሸንፍ እና የዩክሬንን ግዛት የምትቆጣጠር ከሆነ እኛ አዉሮፓዊያን አለቀልን ማለት ነዉ›› ብለዋል፡፡ የአዉሮፓ ህብረት አባል ሀገራት ክረምት እየገባ መሆኑን ተከትሎ የሀይል አጠቃቀማቸዉን እንዲያስተካክሉ የተጠየቁ ቢሆንም አንስማማም የሚሉ ድምጾች ከስፔን ማድሪድ መሰማት ጀምረዋል፡፡
ደቡብ ክልል ቡርጂ ልዩ ወረዳ የታጠቁ ቡድኖች አደረሱት በተባለ ጥቃት አራት ሰዎች መገደላቸውን እና አምስት ሰዎች ደግሞ መቁሰላቸውን ነዋሪዎችና የተጎጂ ቤተሰቦች ገለፁ። የወረዳው መንግሥት ኮምኒኬሽንስ ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ አቶ ገብረወልድ ሂዶ ከተገደሉ እና ከቆሰሉ አርሶ አደሮች በተጨማሪ ከ50 በላይ ከብቶች መዘረፋቸውን አስታውቀዋል። በጥቃቱም ሱሮ ባርጉዳ መሽገዋል ያሏቸውን ታጣቂ ቡድን ወንጀለዋል። በተመሳሳይ ታጣቂ ቡድን በአማሮ ወረዳ በተፈፀመ ጥቃት አንድ አርሶ አደር መገደሉን የአማሮ ወረዳ ሰላም እና ፀጥታ ኃላፊ ለአሜሪካ ድምፅ ገልፀዋል። ታጣቂ ቡድኑ ይንቀሳቀስባቸዋል ከተባለው ኦሮሚያ ክልል ምዕራብ ጉጂ ዞን ምላሽ ለማግኘት ያደረግነው ጥረት አልተሳካም። ዩናይትድ ስቴትስ የሚገኙት የኦሮሞ ነፃነት ጦር ወይም ሠራዊት ቃል አቀባይ መሆናቸውን የሚናገሩት አቶ ኦዳ ተርቢ ከዚህ ቀደም በዚህ አካባቢ ስለሚደርሰው ጥቃት ተጠይቀው ውንጀላውን ማስተባበላቸው ይታወሳል።
ከሁለት ዓመት መገዳደል በኋላ በሰሜኑ የአገራችን ክፍል የተከሰተውን ግጭት በሰላም ለመቋጨት አሸማጋዮች ተሳክቶላቸው በደቡብ አፍሪካ ሊደረግ የነበረው ንግግር ሳይሳካ መቅረቱ ብዙዎችን አሳስቧል። በተለያዩ ምክንያቶች። አንዳንዶች ከመጀመርያውም “ከከሃዲ ጁንታ” ጋር ሰላማዊ ንግግር አያስፈልግም፣ ወሳኝ ወታደራዊ መፍትሔ እንጂ የሚሉ ወገኖች በንግግሩ መክሸፍ ተደስተዋል። ሌላው ደግሞ ዘላቂ ሰላም ሊመጣ የሚችለው በሁለቱ ወገኖች መካከል በሚደረገው ንግግርና ብሎም ስምምነት ብቻ ነው ብለው የሚያምነው ወገን በንግግሩ መክሸፍ አዝኖአል። የንግግሩ (ድርድር ደረጃ ላይ ገና አልተደረሰም) ሂደት ምን ይመስል ነበር? አሸማጋዮችስ ሁለቱን ወገኖች በአንድ ጠረጴዛ ዙርያ ለማምጣት ለምን ይህ ሁሉ ጊዜ ፈጀባቸው? ሁለቱን አካላት በደቡብ አፍሪካ ለማገናኘት እያጋጠማቸው ያሉ መሰናክሎችስ ምን ይመስላሉ? በጠረጴዛ ዙርያ ከተቀመጡም በኋላ ሊያጋጥም የሚችለው የስምምነት ነጥብ (ቦች) ምን ይመስሉ ይሆን? በለስ ቀንቷቸው ከተስማሙና አንዳች ሰነድ ላይ ፊርማቸውን አስፍረው ወደ ኢትዮያ ከተመለሱ በኋላ ዘላቂ ሰላምን ለማስፈን ሊያጋጥም የሚችለው መሰናክልስ ምን ሊመስል ይችላል ለሚሉ ተገቢ ጥያቄዎች በከፊልም ቢሆን ለማስረዳት ከማለት ይህንን በግል ተሞክሮዬ ላይ የተመሠረተውን ጽሁፍ ላካፍላችሁ ወሰንኩ። ድርድር በተለምዶ ማሟላት ያለበት አጠቃላይ ቅድመ ሁኔታ አለው። ሁሉንም ድርድር ሊመራ የሚችል ሁሉን አቀፍና አንድ ወጥ የሆነ ፍኖተ ካርታ ግን የለም። እያንዳንዱ ግጭት ከሌሎች ግጭቶች የሚለየው የራሱ የሆነ የግጭት መነሻ ታሪካዊ ምክንያት አለውና! ስለዚህ ዛሬ ሊካሄድ እየታሰበ ያለውን ንግግር (ቀጥሎም ድርድር) መገምገም የምንችለው በኢትዮጵያዊነት መነጽር ብቻ ነው። አንዳንዶቻችን ሁለቱም አካላት ወደ ደቡብ አፍሪካ ሄደው ለመነጋገር ከወሰኑ በኋላ ጦርነቱ ለጊዜውም ቢሆን ለምን አልቆመም የሚል ቅሬታ እያቀረብን እንገኛለን። ቅሬታው ተገቢ ነው። ሆኖም ግን፣ በድርድር ወቅት ጦርነትን መቀጠል ያልተለመደ ነገር አይደለም። በተለይም አንደኛው ወገን የበላይነትን እየተቀዳጀ ባለበት ሁኔታ። ንግግሩን ለማስጀመር ረጅም ጊዜ የፈጀውስ ለምንድነው? የምንልም አለን። በኔ ግምት የኦባሳንጆ የአንድ ዓመት ሙከራ ረጅም ጊዜ ነበር ሊባል አይቻልም። የግጭቱን መንስዔና የተጋጩ አካላትን ማንነትና ትውልድ ዘለል “የጀግንነት ባሕላችንን” ጠንቅቀን እናውቃለንና! በውጪ ወራሪ ኃይልና በየርስ በርስ ጦርነት ወቅት የሚካሄድ ድርድር በቅርጽም በይዘትም ይለያል። የውጪ ውራሪ ኃይልን አሸንፎ የአገር ኅሊውናን ለማስጠበቅ ከጥቂት ባንዳዎች በስተቀር መላው የአገሩ ሕዝብ በሙሉ ልቡ እንደየሙያውና ችሎታው ይሳተፋል። የእርስ በርስ ጦርነት ደግሞ በአንድ አገር ሕዝቦች መካከል የሚከሰት ስለሆነ ሕዝቡ ለሁለት ተከፍሎ ነው የሚወጋጋው። የውጪ ወራሪ ኃይልን አሸንፎ ከወሰኑ ከወጣና ብሔራዊ ሉዓላዊነት ከተጠበቀ በኋላ በሁለቱ አገሮች መካከል ሰላምን ለማስፈን ቀላል ነው። በየርስ በርስ ጦርነት ወቅት ግን ሰላም እንኳ ከተፈጠረ በኋላ ተፋላሚዎቹ በአንድ አገር በአንድ መንግሥት በአንድ አገር ሕገ መንግሥት ሥር መተዳደር ቢቀጥሉም፣ ተደማምተዋልና ዘላቂ ሰላም ለማምጣት እጅግ በጣም ከባድ ይሆናል። በየርስ በርስ ጦርነቱ ወቅት የጠፋው ነፍስና ተከታታይ ኃዘን የብዙዉን ዜጋ ቤት ያንኳካ ስለሆነ ቂም በቀሉ በአንድ ትውልድ ብቻ ሊወሰን አይችልም። (በዩጎዝላቪያ፣ በሩሲያና በኡክሬይን እንዲሁም ዛሬ አንዳንድ የኢትዮጵያ ብሔሮች የሚያነሱት የብሔር ጭቆና / ቅራኔ ከብዙ ዓመታት በፊት የተፈጸም መሆኑን ልብ ይሏል)። በዚያውም ልክ በቅርቡ የኤርትራና የሶማሌ ወረራዎችን በጉልበት አሸንፈን ብሔራዊ ሏዓላዊነታችንን ካስከበርን በኋላ ዛሬ ከኤርትራም ሆነ ክሶማሌ ሕዝብ ጋር አንዳች ዓይነት ቂም ስናስተናግድ አንስተዋልም። በድርድር ወቅት ከውጪ ውራሪ ኃይል ተወካዮች ጋር መደራደር ይቀላል። ተፎካካሪ አገራት አደራዳሪዎችን ወይም አሸማጋዮችን እንጂ ተደራዳሪዎችን ለመምረጥ እድል የላቸውምና። ተደራዳሪዎቹ በበፊተኛው የሥራ ሕይወታቸው አብረው ያልሠሩ ወይም የማይተዋወቁ ስለሆነ የተደራዳሪዎቹ ማንነት እምብዛም ችግር አይመጣም። በየርስ በርስ ጦርነት ወቅት ግን የተደራዳሪዎች ማንነት እጅግ በጣም ወሳኝ ነው። የአንድ አገር ልጆች ስለሆኑና በበፊተኛው ሕይወታቸው በግልም ሆነ በሥራ ዓለም ሊተዋወቁ ስለሚችሉ በድርድሩ ወቅት የመናናቅ ወይም ያለመተማንን ሊኖር ስለሚችል በድርድሩ ሂደት ችግር ሊያስከትል ይችላል። በተለይም በመጀመርያው ዙር በዲፕሎማቶች መካከል በሚደረገው ውይይት/ድርድር አንዳች ዓይነት ስምምነት ላይ ከተደረሰ በኋላ የተደረሰበትን ስምምነት በተግባር ለመተርጎም የሚችለው በአብዛኛው መለዮ ለባሹ ስለሆነ፣ ብዙ ችግር አለበት። በዛሬው የአገራችን ሁኔታ ለምሳሌ የቀድሞው የመከላከያ ኃይላችን ኤታ ማጆር ሹሙ ጄኔራል ጻድቃንና ያኔ የበታች መኮንን የነበረውን የዛሬው ፌልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ በእኩልነት ደረጃ ተቀምጠው የድርድሩን ውጤት በተግባር ለመተርጎም በእኩልነት ደረጃ ሲወያዩ ማለት ነው። በኔ ግምት፣ የዛሬው የሰሜኑም ሆነ በምዕራብ ኦሮሚያ እየተካሄደ ያለው የርስ በርስ ግጭት፣ የፖሊቲካ ሥልጣን ጥያቄ እንጂ የድንበር ወይም ተገንጥሎ የራስን አገር የመመሥረት ስላልሆነ፣ የዲሞክራሲ ጥያቄ ነው ባይ ነኝ። የዲሞክራሲ ጥያቄ ደግሞ በምንም መልኩ ጠብመንጃ የሚያማዝዝ አይደለም። ስለዚህ፣ ሳያድለን ቀርቶ አለመግባባትን በጠብመንጃ እንጂ በሠለጠነ መንገድ በክብ ጠረጴዛ ዙርያ ቁጭ ብሎ ተነጋግሮ የመፍታት ባሕል ስለሌለን ነው እንጂ የዛሬው የሰሜኑ ግጭት ገና ከመጀመርያው በሰላም ልንፈታው የምንችለው ጉዳይ ነበር። ግን አልሆነም። ያለሆነበትም ምክንያት፣ ሀ) አለመግባባትን በሰላም ለመፍታት ሃሳብ ማቅረብ የድክመት ወይም የሽንፈት ምልክት መስሎ ስለሚታይ፣ ከሁለቱም ወገን ማንም ደፍሮ ከልብ “ችግራችንን ያለ ጠብመንጃ እንፍታ” ብሎ ሃሳብ የሚያቀርብ አልነበረም። ለ) በባሕላችን ተሸናፊ ከአሸናፊው እኩል አብሮ በእኩልነት ሊኖር የሚያስችል ልምድና ባሕሉ ስለሌለን ሁለቱም ወገኖች የግድ ማሸነፍ አለብን ብለው ይገምታሉ። ከሽንፈት በኋላ በሰላምና በክብር እንዲሁም በእኩልነት አብሮ የመኖር ዋስትና ስለሌለ፣ እንደ ምንም ብሎ ማሸነፍ፣ ካልተቻለ ደግሞ በአቻ ለመለያየት እንጂ መሸነፍን በጭራሽ አንቀበልም። በታሪካችን ቀደምት መሪዎቻችን ከአጼ ቴዎድሮስ፣ ጀምሮ እስከ መለስ ዜናዊ ድረስ ያላንዳች ማሻሻል የወረስነው ባሕል ቢኖር ተሸናፊን ማሸማቀቅ፣ ማዋረድ፣ አካለ-ስንኩል ማድረግ፣ ለግዞት መዳረግ፣ ማሠቃየትና ስብዕናን የሚነካ ድርጊት በተሸናፊው ላይ መፈጸም ስለሆነ፣ በዛሬው የኢትዮጵያ ሁኔታ ማንም ተፎካካሪ ሽንፈትን ሊቀበል ፈቃደኛ አይሆንም። ለዚህም ነው፣ “እስከ መጨረሻው ጥይትና እስከ መጨረሻው ሰው” ወይም አቶ ጌታቸው እንደሚሉት፣ “ለትግራይ ሕዝብ መሸነፍ ማለት መጥፋት ማለት ነው” የሚለውን አባባል በተደጋጋሚነት የምንሰማው! ያሁኑን የድርድር ሂደት ከጅምሩ ሊያወሳስቡ የሚችሉ ብዙ ነገሮች አሉ። ከውጪ ለሚያየው ተመልካች ተደራዳሪዎቹ ፊት ለፊት ቁጭ ብለው ሲነጋገሩና በቴሌቪዥን ቀርበው ሲያዩአቸው በጣም ቀላል ሂደት ይመስላል። ግን ሁለቱን ወገኖች በአንድ ጣራ ሥር አምጥቶ እንዲነጋገሩ ለማድረግ አሸማጋዮቹ የሚያዩት ፍዳ ቀላል አይደለም። ሁለቱን ለንግግር መድረክ ለማብቃት ዓመት መፍጀቱ በኔ ግምት፣ በተለምዶ ከሚደረገው ተመሳሳይ ዲፕሎማሲያዊ እንቅስቃሴ አንጻር የዘገየ ነው አይባልም። ዓመት ድረስ የሚያቆይ ምን ነገር እንደ ተፈጠረ ባናውቅም፣ የሚከተሉት ጥቂት ነጥቦች ግን ለንግገሩ መዘግየት የራሳቸው አስተዋጽዎ እንደ ነበራቸው እገምታለሁ። ሀ) ሁለቱም ወገኖች “በወኔ ተሞልተው ስለነበርና ጦርነቱ ሊያልቅ የሚችለው በአንደኛው ወገን አሸናፊነት ብቻ ነው” ብለው ይገምቱ ስለነበር፣ “ከጥቂት ሳምንታት ወይም ወራት ቆራጥ ውጊያ በኋላ አሸንፌ ከማንበረክከው ጠላት ጋር ምን ገዶኝ እደራደራለሁ” በሚል ግምት ራሳቸውን ስላሳመኑ በቅንነት ከልባቸው ለመደራደር ዝግጁ አልነበሩም። ለ) የአሸማጋዮቹ (mediators) እና የአደራዳሪዎቹ (negotiators) ማንነት ምርጫ ወሳኝ ነበር። ሁለቱም ወገኖች የሚስማሙባቸው መሆን ነበረበትና። ይህ ደግሞ ብዙውን ጊዜ አስቸጋሪ ነው። ሕወሃት ኬኒያታን ሲመርጥ መንግሥት ደግሞ ኦባሳንጆ ካልሆነ ይላል። ሕወሃት አሜሪካ ትግባበት ሲል መንግሥት ደግሞ የአፍሪካ ሕብረት መሆን አለበት ይላል። ስለዚህ ለሁለቱም የሚጥም አሸማጋይ ማግኘት ቀላል አልነበረም። ሐ) አሸማጋዮችን (ወይም አደራዳሪዎችን ) ብቻ ሳይሆን የንግግሩ (የድርድሩ) ተሳታፊዎችና ታዛቢዎችም ምርጫ እንደዚሁ የተወሳሰበ ነው። አንዳንዶቻችን እንደምናስበው ሳይሆን፣ የድርድሩ ተካፋዮችን የመምረጥ መብት ያላቸው የኢትዮጵያ መንግሥትና የትግራይ ክልላዊ መንግሥት ብቻ ናቸው። አሸማጋዮችና አደራዳሪዎች ምናልባት ሃሳብ ይሰጡ እንደው እንጂ የድርድሩ ተካፋዮችን በተመለከተ አንዳችም ወሳኝ ሚና አይኖራቸውም። ሐ) የቦታ ምርጫ ሌላው ችግር ነው። ንግግሩ (ድርድሩ) የሚካሄደው በተቻለ መጠን ሁለቱም ወገኖች ቤተኝነት በሚሰማቸው ቦታ መሆን አለበት። ይህን መሰል አገር ማግኘት ደግሞ ቀላል አይደለም። ለዚህ ነው ከኢትዮጵያ ቅርብ ጎረቤት አገሮች ለሁለቱም የሚስማማ ቦታ “ጠፍቶ” ደቡብ አፍሪካ ድረስ የሚሄዱት ። መ) የንግግሩ (ድርድሩ) ተካፋዮች ጉዞ (logistics) ራሱን የቻለ ችግር አለበት። የኢትዮጵያ መንግሥት ተወካዮች በፈለገው አቅጣጫ መብረር ሲችሉ የሕወሃት ዴሌጌሽን ጉዞ ግን ውስብስብ ያለ ነው። በአዲስ አበባ በኩል ለመብረር ዋስትና ያስፈልጋቸዋል። በቀጥታ አዲስ አበባን ሳይረግጡ የውጭ አገር አውሮፕላን መጥቶ ከመቀሌ ይውሰዳቸው እንዳይባል ደግሞ የኢትዮጵያ መንግሥት የአየር ኮሪዶሩን ካልፈቀደ የሚሳካ ሙከራ አይደለም። ዞሮ ዞሮ ለሕወሃት ዴሌጌሽን ጉዞ ስኬት የመንግሥት ፈቃድ አስፈላጊ ነው ማለት ነው። ሁለቱ ወገኖች በድርድሩ መደምደሚያ ላይ ጦርነቱን ለአቁሞ ሰላምን ለማስፈን ሙሉ በሙሉ ፈቃደኛ ይሆናሉ ወይስ እንደው የተበታተነና የተዳከመ ጦራቸውን አሰባስበው በአዲስ ኃይል ውጊያ እስከሚጀምሩ ጊዜ ለመግዛት ነው ብለው የሚጠይቁ ብዙ ናቸው። ተገቢ ጥያቄ ነው። ያለፈው እንዳለ ሆኖ፣ በኔ ግምት ዛሬ ሁለቱም ወገኖች ያላንዳች ቅድመ ሁኔታ ለመደራደር ዝግጁ ናቸው ብዬ እገምታለሁ። ምክንያቱም፣ ጦርነቱ ሁለቱም ወገኖች ባላሰቡት አኳኋን ተራዝሞባቸዋል። በአጭር ቀናት ወይም ሳምንታት እንጨርሰዋለን ብለው የጀመሩት ግጭት ይኸው ሁለት ዓመት ሆነው። ጦርነት ሲራዘም ደግሞ፣ ሀ) ብዙ ተዋጊ ኃይላት ይገደሉና የውጊያውን ግለት ይቀንሱታል። ለ) አብዛኛው ዘማች በሰላም ስለማይመለስ ፈቃደኛ የሆኑ ተተኪ ተመልማዮችን ማግኘት እየከበደ ይመጣል። ሐ) ወላጆች ልጆቻቸውን ለመላክ ፈቃደኛ አይሆኑም። ልጆቻቸውን ይደብቃሉ ወይም ያሸሻሉ። መ) በሁለቱም ወገን የጦርነት ኤኮኖሚ ስለሚካሄድ ተዋጊውን ራሱን መቀለብ እስከማይቻልበት ደረጃ ይደርሳል፣ ቀለብ የሌለው ተዋጊ ደግሞ የመዋጋት ብቃቱ ይቀንሳል። ሰ) አብዛኛው የአገሪቱ አንጡራ ሃብትም ሆነ በብድርና በዕርዳታ የሚገኘው ገንዘብ ለጦርነቱ ስለሚውል፣ የኑሮ ውድነት ይከተላል። በመሆኑም፣ ገቢና ወጪውን ማመሳከር ያቃተው ሰፊው ሕዝብም ማጉረምረም ብሎም መቆጣት ይጀምራል። ሕዝብ ሲቆጣ ደግሞ የመንግሥትን ሕልውና ይገዳደራል። ሠ) ሁለቱም ወገኖች የስንቅና ትጥቅ መተላለፊያ ድልድዮችንና ቁልፍ መንገዶችን “ጠላትን ይጠቅማል” ከማለት አስቀድመው ስለሚያወድሙ፣ ለተዋጊ ኃይላቸው በቂ ትጥቅና ስንቅ በወቅቱ ለማድረስ ይቸገራሉ። በኔ ግምት፣ ይህ ሁሉ ተዳምሮ ነው እንግዲህ ሁለቱን አካላት ወደ ድርድር መድረክ እንዲመጡ ያስገደዳቸው። የድርድሩን ይዘትና ተጓዳኝ መፍትሔን ለማምጣት በሚደረገው ውይይት ውስጥ ወሳኙ በዛሬው ሁኔታ በውጊያው ሜዳ ማን የበላይነትን እየተጎናጸፈ ይገኛል የሚለው ነው። ሁለት ነገሮች ሊከሰቱ ይችላሉ። ሕወሃት ሁለንተናዊ ሽንፈት አይቀሬ መሆኑን አምኖበት፣ ግን ደግሞ ተሸንፎ ከመዋረድ አሁን እንዳደረገው “በእኩልነት” ለመደራደር ፈቃደኛ ሆኖ ይቀርባል። በፈረንጅኛ dignified exit የሚባለው ነው። በኔ ግምት ሕወሃት እዚህ ውሳኔ ላይ የደረሰ ይመስለኛል። የዚህ ውሳኔ ጥቅሙ፣ ሕወሃት በድርድር ጠረጴዛው ዙርያ እንድ አንድ እኩል ተደራዳሪ ሆኖ መቅረቡ ነው። ሌላው ምርጫ ደግሞ የተለመደውን “አንዲት ጥይትና አንድ ሰው እስኪቀር ድረስ እንዋጋለን” መፈክር አንግበው እስክ መጨረሻው ሲዋጉ መደምደሚያው ያው አይቀሬው ሽንፈት ይሆንና የጦርነቱን ድምዳሜና የድኅረ ጦርነቱን ሁኔታ የሚወስነው አሸናፊው ወገን ይሆናል። ጦርነቱ በዚህ ሁኔታ ካለቀ ደግሞ በሁለቱ መካከል ሊኖር የሚችለው “ንግግር” ወይም “ድርድር” ሳይሆን በአሸናፊው መልካም ፈቃድ የሚወሰን የ ”እጅህን ስጥ” ትዕዛዝ (capitulation) ብቻ ነው። ሁለቱም ወገኖች እዚያ ደረጃ ላይ ሳይደርሱ ለድርድር ፈቃደኛ መሆናቸው ብስለታቸውን ይጠቁማል። በድርድሩ ሂደት ሊነሱና አወዛጋቢ ሊሆኑ ከሚችሉ ብዙ ነጥቦች መካከል ጥቂቶቹ የሚከተሉት ናቸው፣ ሀ) የወልቃይትና የራያ የወደፊት ዕጣ እጅግ በጣም አወዛጋቢ ሊሆን ይችላል። ሕወሃት እንደሚለው በሕገ መንግሥቱ መሠረት ይፈታ ወይስ ያለፈውን ታሪካዊ ቦታቸውን እንደ መረጃ ወስዶ መፍትሔ ይፈለግላቸዋል? ለ) ከሰላሙ ስምምነት በኋላ የትግራይ ክልል ሠራዊት ሚና ምን ይሆናል? እንደ ሌሎቹ የክልል ልዩ ኃይላት የክልል ሚናውን ብቻ እንዲጫወት ተፈቅዶለት በሕልውናው ይቀጥላል ወይስ ማስተማመኛ ስለሌለ እንዲከስም ይደረጋል? ሐ) ከሰላሙ ስምምነት በኋላ ትግራይን ማን ያስተዳድረዋል? ሕወሃት? አዲስ ጊዜያዊ መንግሥት? ጊዜያዊ መንግሥቱስ ተመራጭ ነው ወይስ ተሿሚ ነው የሚሆነው? የትግራይ ተቃዋሚ ኃይላት ሚናስ ምን ይሆናል? መ) የጦርነትን ሕግና መሠረታዊ ሰብዓዊ መብቶችን ጥሰው ከባድ ወንጀል ፈጽመዋል ተብለው የተጠረጠሩት የትግራይ አመራር አባላት ተጠያቂነትስ እንዴት በተግባር ይውላል? ወይስ ሁለቱም ወገኖች “ያለፈው አልፎአልና ይቅር ለእግዚአብሔር ተባብለን ማንም ማንም ሳይወነጅል አዲስ ትዳር እንጀምር” ብለው ይቀጥላሉ። (ልብ በሉ! የትግራይ ክልላዊ መንግሥትም ተመሳሳይ ክስ በኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት ላይ እያቀረቡ ነው)። ወንጀሉ እንደ ተፈጸመ ሁለቱም ወገን ቢያምኑበትስ ፍርዱን የሚሠጠው ዳኛስ ማን መሆን አለበት? ያሁኑ ንግግር ወደ ድርድር ይሻገራል የሚል እምነት አለኝ። ድርድር ደግሞ ሰጥቶ መቀበል ቢሆንምና ሁለቱ ወገኖች ምን እንደሚሰጣጡ ባላውቅም፣ ራሱ ፊት ለፊት ለመገናኘት መወሰናቸው ትልቅ ውሳኔ ነው። በግሌ ከድርድሩ ባሻገር አንድ እጅግ በጣም የሚያሳስበኝ ጉዳይ አለ። የእርስ በርስ ጦርነት በወንድማማች መካከል የሚከሰት ግጭት ስለሆነ አንደኛው ወገን ወታደራዊ የበላይነትን ይጎናጸፍ እንደው እንጂ አንዳቸውም አንዳቸውን አያሸንፉም። የተገደሉት፣ የተፈናቀሉት፣ የቆሰሉትና የደሙት፣ በሙሉ የአንድ አገር ልጆች ስለሆኑ፣ ቁጥሩ ይበላለጥ እንደው እንጂ፣ ኃዘኑ የሁለቱንም ቤት እኩል ጎድቷል። ከሁለቱም ወገን ብዙ ደም ፈሷል፣ ብዙ ነፍሳት ጠፍተዋል፣ ሴቶች ባሎቻቸውን፣ እናቶች ልጆቻችውን አጥተዋል። አብዛኛው ወላጅም የገዛ ልጁን እንኳ ቀብሮ እርሙን ሊያወጣ ያልቻለበት ሁኔታ አለ። ስለዚህ ነው የእርስ በርስ ግጭት ዋነኛው ችግር፣ ጦርነቱም ቆሞ ሰላም ከሰፈነ በኋላ በትውልድ መካከል ለሚቀጥሉት ዓመታት ወይም ዘመናት በሕዝቦች ልብ ተቀርጾ የሚቀረው ቂም በቀልን የሚያስከትለው። ወገኖቼ፣ ዛሬ ተኩስ አቁሞ ዘላቂ ሰላምን ለማስፈን ስምምነት ላይ ቢደረስም፣ ሕዝቡ በአንድ አገር ውስጥ በፍቅርም ባይሆን እንደ ጥሩ ጎረቤት አብሮ ለመኖር ሰፊውን ሕዝብ ማስታረቅና ዘላቂ ሰላምን ለማስፈን የሚጠበቀው የቤት ሥራ እጅግ በጣም አታካች ይሆናል። ስለዚህም ነው የኢትዮጵያ ኅልውናና የሕዝቦቿ ሰላም ያሳስበናል የምንል ዜጎች በተለይም ምሁራንና ፖሊቲከኞች እንዲሁም አክቲቪስቶች ይህንን ታሪካዊ ተግዳሮት (challenge) አሸንፈን ለመውጣት ከወድሁ መዘጋጀት አለብን የምለው። ከሁሉ በላይ ራሳችንን ማሳመን ያለብን ጦርነቱ በፖሊቲካ ሥልጣን ጥያቄ ዙሪያ በአንድ ቤተሰብ መካከል የተከሰተ ጊዜያዊ ጠብ እንጂ በኢትዮጵያ ኅልውናም ሆነ በሕዝቦቿ አብሮነት ላይ ያነጣጠረ አለመሆኑን ነው። የትግራይ ሕዝብ የኢትዮጵያ ሕዝብ ነው። ከሁለቱም ወገን የተገደለውና የተፈናቀለው የኢትዮጵያ ሕዝብ ነው። ይህ ሕዝብ ደግሞ ከዚህም ግጭት በኋላ ልክ እንደ ድሮው በአንድ አገር በአንድ ሕገ መንግሥት ሥር መተዳደሩን ይቀጥላል። ስለሆነም፣ ሁሉም ነገር እንዳልተፈጸመ አድርገን ዛሬውኑ ተቃቅፈን በፍቅር እንክነፍ ሳይሆን፣ በሂደት አንዳችን ሌላውን እየተረዳን፣ ይህ ዓይነት ሁለንተናዊ ጥፋት ዳግመኛ እንዳይከሰት በጋራ የምንተጋበትን ፍኖት ካርታ እናዘጋጅ። ፈጣሪ አስተውሎትን አብዝቶ ይስጠን። ****** ጄኔቫ፣ 20 ኦክቶቤር 2022 ዓ/ም wakwoya2016@gmail.com __ በነጻ አስተያየት መድረክ የሚቀርቡ ሃሳቦች የጸሃፊውን እንጂ የግድ የቦርከናን ድረገጽ ሃሳብ ላያንጸባርቁ ይችላሉ፡፡ በዚህ ድረ ገጽ ላይ መጣጥፍ ለማውጣት ከፈለጉ ጽሁፍዎትን በሚከተለው አድራሻ በኢሜይል ይላኩልን info@borkena.com
ባሃኦላህ ታላቅ ደረጃ ከሚሰጣቸው ማኅበራዊ ትምህርቶቹ አንዱ ሴቶች ከወንዶች እኩል መታየት እንዳለባቸው፥ እኩል ሥልጣንና መብት፥ እኩል ትምህርት እና እድል እንዲሰጣቸው የሚለው ነው።የሴቶችን ነፃነት ለማስገኘት ዓይነተኛ መንገድ ይሆናል ብሎ ያመነበት ለጠቅላላው ሰው ትምህርት እንዲዳረስ ማድረግ ነው። ልጃገረዶች እንደ ወንዶች ልጆች ሁሉ መልካም ትምህርት ሊያገኙ ይገባል። እንዲያውም ልጃገረዶች እናቶች በሚሆኑበት ጊዜ የሚመጣው ትውልድ የመጀመሪያ አስተማሪዎች ስለሚሆኑ ከወንዶች የበለጠ ትምህርት ማግኘት ይገባቸዋል። ህፃናት እንደአረንጓዴና እንደለስላሳ ቅርንጫፎች ናቸው። በአፍላ ጊዜያቸው፥ ሥልጠናቸው ልክ ከሆነ ቀጥ ብለው ያድጋሉ። አስተዳደጋቸው ትክክል ካልሆነ ግን ጠማማ ሆነው ያድጋሉ። እስከ ሕይወታቸውም መጨረሻ ድረስ ይኸው የልጅነት አመራራቸውና አስተዳደጋቸው ይከተላቸዋል። ስለዚህ የልጃገረዶች በሥርዓትና በጥበብ መማር በጣም አስፈላጊ ነው! አብዱል-ባሃ በምዕራብ አገር ጉብኝቱ ጊዜ በዚህ ጉዳይ ላይ የባሃኢን አስተያየት ለመናገር ብዙ አጋጣሚ ምክንያት ነበረው እ.ኤ.አ. በጥር ወር 1913 ዓ.ም. በሎንዶን የሴቶች ነፃነት ድርጅት ስብሰባ ላይ እንዲህ አለ፦ “የሰው ዘር እንደባለ ሁለት ክንፎች ወፍ ይመሰላል። አንዱ ክንፍ ወንዱ ሲሆን ሌላው ሴት ነው። ሁለቱም ክንፎች ጠንካራ ካልሆኑና በአንድ ኃይል ካልተመሩ ወፊቱ ወደሰማይ ልትበር አትችልም። በዚህ በአዲሱ ዘመን መንፈስ ሴቶች ወደፊት በመራመድ ስለ ልዩ ልዩ የሕይወት ጉዳዮች ተልዕኳቸውን ከወንዶች እኩል መወጣት አለባቸው። ከወንዶች ጋር በአንድ ደረጃ በመሆን የእኩልነትን መብት መካፈል አለባቸው። ይህ ጥብቅ ጸሎቴ ነው፥ ከባሃኦላህም መሠረታዊ ሕጎች አንዱ ነው። “አንዳንድ የሳይንስ ሊቃውንት የወንዶች አንጎል ክብደት ከሴቶች አንጎል ይበልጣል ብለው ስለሚያምኑ ይህንኑ እምነት ወንዶች የበላይነት ማስረጃ ምክንያት አድርገውታል። ሆኖም በአካባቢያችን ስንመለከት ብዙ ትናንሽ ጭንቅላት ያላቸው የአንጎላቸውም ክብደት በዚያው መጠን ሊያንስ የሚችል ግን የመረዳትና የማወቅ ችሎታቸው በጣም የላቀ ብዙ ሰዎች እናያለን። ሌሎችም ትልልቅ ጭንቅላት ያላቸው በዚያም መጠን አንጎላቸው ሊከብድ የሚችል፥ ግን የመረዳት ችሎታቸው ዘገምተኛ የሆኑ ሰዎች እናገኛለን። ስለዚ የአንጎል ክብደት መለያየት የእውቀትና የበላይነት ትክክለኛ መለኪያ አይደለም። “ወንዶች ለበላይነታቸው ሁለተኛ መረጃ የሴቶችን እንደወንዶች ምንም ነገር አለማበርከት ወይም አለመሻሻል ሲያቀርቡ ታሪክን ቦታ የሚያሳጣ የማይረባ ክርክር ያመጣሉ። ስለታሪክ በበለጠ ቢመራመሩና ቢያውቁ ብዙ ታላላቅ ሴቶች እንደነበሩና አያሌም ሥራዎች ቀደሞ እንደሠሩ አሁንም ብዙዎች እንዳሉና ብዙ ታላላቅ ሥራዎችን እንደሚያከናውኑ ሊረዱ ይችሉ ነበር።” እዚህ ላይ አብዱል-ባሃ የዚኖቢያንንና የሌሎችንም የቀድሞ ታላላቅ ሴቶች ሥራ በማውጋት የልበ ሙሉዋንና፥ የሐዋርያት ሁሉ እምነት በአጠራጠረበት ጊዜ በእምነቷ ጸንታ የቆየቸውን የማርያም መቅደላዊትን ዝና ልብ በሚነካ አንደበት ተናግሯል። እንዲህም ሲል ቀጠለ፦ “በዘመናችን ከነበሩት ሴቶች አንዷ የእስላም ቄስ ልጅ የሆነችው ኩራቱል-ዓይን የተባለችው ነች። ባብ በተገለጠበት ዘመን ባሳየችው ታላቅ ድፍረትና ኃይል የሰሟት ሁሉ በጣም ይደነቁባት ነበር። አያሌ ዘመናት ያለውን የኢራንን የሴቶች መሸፋፈን ባህል የራሷን ሽፋን አውልቃ በመጣል እንዲሁም ከወንዶች ጋር መነጋገር ነውር በነበረበት ጊዜ ይህች ጀግና ሴት ከታላላቅና ከተማሩ ወንዶች ጋር በመጋፈጥ ስትከራከርና በየስብሰባውም ስታሳፍራቸው ነበር። የኢራን መንግሥትም እሥረኛ አድርጓት ነበር። በየመንገዱም በድንጋይ ትወገር፥ ትወገዝ፥ ከከተማ ወደ ከተማ ትጋዝ፥ በሞትም ያስፈራሯት ነበር። ግን ለእህቶቿ ነፃነት ከመሥራት ፍላጎቷ ከቶ አልታገደችም። ጥላቻንና ሥቃይን በታላቅ ጀግንነት ተቀበለች። በእሥር ቤት እንኳ አማኞች ታስገኝ ነበር። ከቤቱ ታሥራ በነበረው ለአንድ ኢራንያን ሚኒስትር እንዲህ አለችው። ‘በፈለጋችሁ ጊዜ ልትገድሉኝ ትችላላችሁ የሴቶችን ነፃነት ግን ልታግዱት አትችሉም’። በመጨረሻም የአሳዛኝ ሕይወቷ ፍጻሜ ደረሰ። ወደ አንድ አትክልት ሥፍራ ተወስዳ ታፍና ተገደለች። የሆነ ሆኖ ወደሞቷ ስትሄድ ወደ ሠርግ ቤት እንደሚሄድ ሰው አዳዲስ ልብሶቿን ለብሳ ሄደች። በዚህ ዓይነት ጀብዱና ድፍረት የአያትን ሁሉ በማስገረምና በማስደነቅ ሕይወቷን አሳልፋ ሰጠች። በእርግጥ አንዲት ታላቅ ጀግና ነበረች። ዛሬ በኢራን በባሃኢዎች መካከል የማይበገር ልብ ያላቸውና ታላቅ የቅኔ ተሰጥዎ የታደሉ ሴቶች ይገኛሉ። በጣም አንደበተ ርቱኦችና በታላላቅ ስብሰባዎች መካከልም የመናገር ችሎታ ያላቸው ናቸው። “ሴቶች የመሻሻል እርምጃቸውን መቀጠል አለባቸው። ስለሰው ዘር እድገት የሳይንስ፥ የስነጽሑፍ፥ የታሪክ ዕውቀታቸውን ማስፋፋት አለባቸው። በአጭር ጊዜም መብታቸውን ያገኛሉ። ሴቶች ክብራችውን ጠብቀው የማኅበራዊውንና የፖለቲካን ጉዳይ አሻሽለው ጦርነትን ተቃውመው የመምረጥ መብትና እኩልነት ለማግኘት ሲጥሩ ወንዶች ያዩአቸዋል። በማንኛቸውም የኑሮ መስመር ተራምዳችሁ እንዳያችሁ እመኛለሁ። በዚያን ጊዜም እራሳችሁ ዘለዓለማዊ የክብር አክሊል ይጎናጸፋል።” ሴቶችና አዲሱ ዘመን የሴቶች ሃሳብ ተቀባይነትን ሲያገኝና ማኅበራዊ ኑሮን በማደራጀት ረገድ በቂ መብት ሲሰጣቸው ወንዶች የበላይ በነበሩበት ዘመን በአሳዛኝ ሁኔታ ተንቀው ቀርተው በነበሩ ጤንነትን፥ እራስ መግታትን፥ ሰላምንና የግላዊ መልካም ኑሮን ዋጋ በሚመለከቱ ነገሮች ሁሉ ታላቅ መሻሻል ልናገኝ እንችላለን። በዚህ መስመር የሚደረግ መሻሻል በጣም ከፍ ያለ ጠቃሚ ውጤትን ያስገኛል። አብዱል-ባሃ እንዲህ ይላል፦ “በአለፉት ዘመናት ዓለም በኃይል ተገዝቷል። ወንዶች በጉልበትም ሆነ በሃሳብ፥ በማስገደድና በመቃወም መልክ በሴቶች ላይ የበላይነትን አግኝተው ኖሩ። ዛሬ ግን ሚዛኑ አዘንብሏል። ኃይል የበላይነትን እያጣ፥ ሴቶች ብርቱ የሆኑበት የአእምሮ ንቃት፥ የሰውን ፍላጎት የማወቅ ችሎታ፥ ፍቅርና ማገልገልን የመሰሉ መንፈሳዊ ባሕርይዎች በመጠናከር ላይ ናቸው። ስለዚህ አዲሱ ዘመን ከወንዶች ይልቅ የሴቶችን አስተያየት በብዛት የሚቀበል ነው። ወይንም በትክክል ስንናገር ይህ ዘመን ሴቶችና ወንዶች ሥልጣኔን እኩል የሚመዝኑበት ዘመን ይሆናል።” (ስታር ኢፍ ዘ ዌስት ቮልዩም 8 ቁ. 3 ገጽ 4) Interesting blog? Like it on Facebook, +1 on Google, Tweet it or share this article on other bookmarking websites.
እንደግሬው ገለፃ, የዩ.ሲ.ሲ.ሲ.ሲ. ለጉዳዩ 19 ቫይረስ አዎንታዊ ለሆኑ 19 ቫይረሶች ምልክቶች ምልክቶቻቸው ከጠፉ በኋላ ለ 5 ቀናት ያህል ማውጣት ያስፈልጋቸዋል. ኤጀንሲው እንዳሉት ከ 10 ቀናት እስከ 5 ቀናት የገለገቱን መስፈርቶች በመቀየር የተካሄደ-19 ሕመምተኞች በሕመም ምልክቶች ከመጀመሩ በፊት እና በኋላ ሌሎች በጥቂት ቀናት ውስጥ ሌሎችን የመበከል እድላቸው ሰፊ ነው. CDC እንደተገለፀው ገለፃው ከተነሳ በኋላ ሰዎች ለሌላ አምስት ቀናት በሌሎች ሰዎች ዙሪያ ጭምብሎችን መልበስ አለባቸው. CDC በተጨማሪም ሰኞ ሰኞ ሰኞ ሰኞ ሰኞ ሰኞ ላይ የተጎበኘባቸው ሰዎች የተጋለጡ ሲሆን ከጋዜጣው በፊት ጆንሰን እና ጆንሰን ክትባትን የተቀበሉ ሰዎች ከተጋለጡ Covidy- 19 ​​ሕመምተኞች ለአምስት ቀናት ሊገለሉ ይገባል. ይህ ከቀዳሚዎቹ መመሪያዎች የተለየ ነው. በቀደሙት መመሪያዎች ውስጥ ሲዲሲ ሙሉ ክትባት ያላቸው ሰዎች ከዚህ በሽታ ጋር ከተገናኙ ሰዎች ጋር የሚገናኙ ከሆኑ, ገለልተኛ መሆን አያስፈልጋቸውም. ለ 2000 ለሆኑ ሰዎች የተካሄዱት ሰዎች ክለሳ ከመካድ በፊት ጥቂት ቀናት በፊት ሲዲሲ እንደተገለፀው የሕክምና ሠራተኞች ለቫይረሱ አዎንታዊ አዎንታዊ ከሆነ, እንደምንም ምልክቶች ስላልነበቡ እና በሰባተኛው ቀን አሉታዊ ፈተና ቢያደርጉ ለሰባት ቀናት ብቻ መወሰን አለባቸው. ሰዎች በስድስተኛው እና በሰባተኛው ቀናት ውስጥ አሉታዊ ጉዳዮችን ለመፈተን እንግሊዝ በተጨማሪም የተገኘውን የማውለሻ ጊዜን ወደ ሰባት ቀናት አጠረ. ሰኞ ሰኞ ላይ ለአጠቃላይ ህዝብ አዲሱ የህዝብ መመሪያዎች የውሳኔ ሃሳቦችን አያካትቱምሙከራበአምስት ቀናት የኳራንቲን ጊዜ ማብቂያ ላይ. በጣም ተላላፊ የኦክሮን አዛውንት ከጉዳይ-ክትትል - እና በብዙ ቦታዎች, ብዙ ሰዎች ከመቼውም ጊዜ በበለጠ ለጉዶቻቸው ለ 197 ያህል አዎንታዊ ናቸው. ስለዚህ CDC በአዎንታዊ የፈተና ውጤት ምክንያት የአስር ቀናት እጥረትን ለመቀነስ የተባሉ የተለያዩ ኢንዱስትሪዎች ተጽዕኖ እያሳደረ ነው. የሕዝብ ጤና ባለሙያዎች የቫይረስ ጊዜውን በማሳደድ ድጋፍ ሰጪዎች ላይ እንደሚደግፉ ገልፀዋል. ሆኖም ሰዎች የዕለት ተዕለት እንቅስቃሴዎቻቸውን መቀጠል ከፈለጉ, እነሱ በእውነቱ ማገገም አለበት. የድንገተኛ ጊዜ የሕዝብ ጤና አከባቢ ሜጋን ዴኒ, የአገር ውስጥ ዩኒቨርሲቲ ት / ቤት የሜጋን ዴኒኒ እና ተጓዳኝ ለኒው ዮርክ ት / ቤት. \" ርካሽ አንቲጂን ሙከራ እና ፈጣን ሙከራ ምርጥ በጥጥ የሚቀያይሩ ፈጣን የሚቀያይሩ ፈጣን ፀረ አካል ለመግዛት ርካሽ በጥጥ የሚቀያይሩ ፈጣን የኢንፍሉዌንዛ ቢኤች ወጪ ለሽያጭ ፈጣን በጥጥ የሚቀያይሩ ፈተና ምራቅ የሚቀያይሩ ወጪ ፈጣን የሚቀያይሩ ሙከራ ምራቅ አቅራቢ ፈጣን የኢንፍሉዌንዛ ምርመራ ለሽያጭ አንቲጂን ፈጣን የሙከራ ጊዜ ምራቅ ዋጋ
ርእሱ የተቀመጠበት ጥቁርና ነጭ ሰሌዳ የሚያሳየዉ የአዋቂች(የእዉቀትማማዎች) ላይየሚደረግ ጫና ከነሱ የሚገኘዉን እዉነተኛ እዉቀት በጥልመት (በዉጫዊገጽታዉሲታይ)ሊቀይረዉ እንደሚችል ነዉ፡፡ ንፋስ የሚለዉ ቃልም በዘመናትያየናቸዉንበከፍተኛትምህርት ተቋማት የነበሩ ጫናዎችን ለማሳዬት ነዉ፡፡ የንፋስ ሀይልከላይወደታችየሚወርዱ አስገዳጅ መመሪያዎችን ለመፈጸም የሚደረገዉን እረፍትየለሽየጥድፊያስራዎችን ነዉ፡፡ ንፋሱ የሚያስከትለዉን የሂወትና የንብረትኪሳራን(መዝመምንናመሰበርን) አንባቢዉ ልብ ይላል፡፡ ህይወት መወለድን፤ ማደግን፤ መድከምን(ብሎም መዝመምና መሰበርን) ሊወክልይችላል፡፡የታዋቂዉ ዘፋኝ ለታዋቂ ሟች የተዘፈነ የዘፈን ሀረግ ማንሳት ወደድኩ(the candle inthewind…) ለኔ የሚሰጠኝ ትርጉም የንፋሱን የሰዎችን ተስፋ ነጣቂነትነዉ፡፡ የማንተስፋበአንድ በኩል በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የሚገኙ ሙሁራንን በሌላ በኩልንፋሱክፉኛየሚያዉካቸዉን ተማሪዎች ነዉ፡፡ ንብረት ቋሚና አላቂ እቃዎችን ፤ መጽሀፍትን ፤ ቢሮዎችን ፤ ቤተ-መጽሀፍትን፤ቤተ- ሙከራዎችን(ዎርክ-ሾፖችን ወዘተ) የሚወክል ነዉ፡፡ ንፋሱ ዉስጣዊና ዉጫዊመንስኤይኖረዋል፡፡ ዝመቱ(ንቅዘቱ) ከዬት መጣ የሚለዉ ሲነፍስ ከማየት ዉጭብዙግዜመነሻናመድረሻዉን ለማወቅ ያስቸግራል ከፍጥነቱና ከብርቱነቱ አንጻር ማለትነዉ፡፡ ሙከራዎችቢኖሩም ማለቴ ነዉ፡፡ በመሆኑም ጸሀፊዉ በአንድ ከፍተኛ ትምህርት ተቋም መምኅር ስለሆነ ግዜዉን ከመምህራን ባልደረቦቹና ከተማሪዎች ጋር የተቆራኘ ነዉ፡፡ የሚቀርቡጭብጦችምየነዚህመምህራንና ተማሪዎች እዉነተኛ ታሪኮችና የሚታወቁ እዉነታዎችናቸዉ፡፡ የጋራተስፋችንም በሽፋኑ የምትታዬዉን ተሽከርካሪ ማርስ ሮቨርን(Mars Rover) በኛዉተቋምተሰርታ ማዬት መቻል ከብዙዎቹ አንዱ ይሆናል ብዬ አስባለሁ፡፡ በቅርቡ ስለሆነ ጉዳይ የሚቀጥለዉ ዝርዝር ሀሳብ ያጠነጥናል፡፡ በሀገራችን የሚገኙዩኒቨርሲቲዎች ከእቅዳቸዉ 80% ለሚሆኑ ተመራቂዎች ስራ ማስገኘትመቻልእንዳለባቸዉ ታዘዉ ማቀድ ጀምረዉ ነበር፡፡ ጎሽ! አበጃችሁ አትሉም! ለዚህምየአሉምና(alumna) መከታተያ ቢሮም አቋቁመዉም ነበር፡፡ ለኔ የሚነግረኝ ምናልባትምየሶስትሚኒስትር መ/ቤቶችን (የስራ ፈጠራ፤ የትምህርት ስልጠና፤ አስቀጣሪ መ/ቤት) ስራደርቦመስራት ነዉ፡፡
ወዳጆቹ በቀጠሮው መሰረት በወጣቶቹ ማእከል ሬስቶራንት ውስጥ ተገናኙ። ማይክልና ራሽድ ሜኑውን አይተው ምርጫቸውን ሲወስኑ፣ራጂቭ ግን ሜኔውን ሲያስተውል ቆይቶ እንዲህ አለ፦ ብዙ ሬስቶራንቶች የተሟላ የፍሬ-አትክልት ምግቦች ሜኑ አያቀርቡም፤ለማንኛውም የሚመቸኝን ምግብ አዛለሁ። ማይክል፦ አንተ ቬጂቴሪያን ነህ ማለት ነዋ? ራጂቭ፦ አዎ ነኝ፤ወደ 40 % የሚጠጋ የሕንድ ሕዝብ ቬጂቴሪያን ነው። ራሽድ፦ በሃይማኖታዊ ምክንያቶች ወይስ ለጤንነት? ራጂቭ፦ እውነቱን ለመናገር እከተለው የነበረው የህንዱ ሃይማኖት የእንስሳት ሥጋ መብላትን ሙሉ በሙሉ እርም ያደርጋል። ሕንድ ውስጥ የቬጂቴሪያን አመጋገብ ሥርዓት በሕንዱ እምነት ተከታዮች ዘንድ በጣም የተስፋፋ ነው። ይሁን እንጂ ሥርዓቱ አስቸጋሪ በመሆኑ አሁን አሁን ቁጥራቸው እየቀነሰ መጥቷል። እኔ የአትክልት ምግብን የምመርጠው በጤና እና በአካባቢ ጥበቃ ምክንያት ነው። ራሽድ (አስተናጋጁን እየጠራ)፦ እባክህን ትእዛዝ ተቀበል። ማይክል፦ ራጂቭ ለመሆኑ ሃይማኖትህን ትተህ ወደ የትኛው ሃይማኖት ነው የሄድከው? ራጂቭ፦ ወደ የትኛውም አልሄድኩም። ጀርመን አገር መማሬ ብዙ እንዳነብና የህንዱን ሃይማኖት በሂስና አንክሮ እንድመረምረው ነጻነት ሲሰጠኝ ጥያቄና ጥርጣሬንም አውርሶኛል። ክርስትናንም አሳማኝ ሆኖ አላገኘሁትም። በመሆኑም ወደ ኤቲዝም ይበልጥ የቀረብኩ ነኝ። ማይክል፦ በጥርጣሬው እኔም ወደ አንተ እቀርባለሁ፤ይሁን እንጂ የሰው ልጅ አንዳንድ ጊዜ ከአምላክ ጋር የሆነ ግንኙነት ያስፈልገዋል የሚል እምነት አለኝ። ግንኙነቱ ግን የሰውን ልጅ ሕልውና የሚደፈጥጥ ወይም የሚቆጣጠረው መሆን አይገባም። ራሽድ፦ እኔ ግን ይህ አባባል ክርክርና ማጥራት ያስፈልገዋል የሚል እምነት አለኝ። ማይክል፦ የትኛውን አባባል ማለትህ ነው? ራሽድ፦ የኤቲዝም እሳቤንና ሃይማኖት ወይም አምላክ በሰው ልጅ ሕይወት ውስጥ ያለውን ስፍራ ማለቴ ነው። ራጂቭ፦ የሰው ልጅ በሳይንስ መስክ ያስመዘገበው ዕድገት፣የማያውቀውን ነገር እንደ ቀድሞው ሜታፊዚካዊ በሆነ መንገድ የመተርጎምን አስፈላጊነት ያስቀሩ ብዙ ምስጢሮችን ግልጽ አድርጎለታል ብዬ አምናለሁ። ዩኒቨርስ የሚገዛው ተግባሩን በሚመሩ የሳይንስ ሕጎች ነው ባይ ነኝ። ዩኒቨርስ ወሳኝና ፍጹም ለሆኑ ሕግጋት ተመሪ የሆነ ሜካኒካዊ መሳሪያ ነው ማለት ይቻላል። በውስጡ የሚከሰት ማንኛውም ነገር ፍጹምና ውስን ወደ ሆነ ውጤት የሚያደርስ መንስኤ አለው። ሜካኒካዊ ሕግጋት በተዘረጋለት ሥርዓት መሰረት ፍጥረተ ዓለምን የሚመራ እስከሆነ ድረስ ፍጥረተ ዓለምን የሚቆጣጠርና የሚያስተዳድር አምላክ የመኖር እሳቤ አስፈላጊ አይደለም። ራሽድ፦ ሳይንስ በዙሪያችን የሚገኙ ነገሮችን ለመተንተን ድንቅ መሣሪያ ነው። ጥያቄው ግን ይህ አይደለም። እንዲህ ያለውን ከባድ ጥያቄ፣በሰው ልጅ ታሪክ ውስጥ ከሁሉም ይበልጥ ብርቱና አሳሳቢ ሆኖ የኖረውን ጉዳይ አንድ ገጽታውን ብቻ ወስደን ልንነጋገርበት አንችልም። የሚጥመንን ወይም የምንተማመንበትን አንድ ጎኑን ብቻ አንስቶ መወያየቱ ተገቢ አይሆንም። ርእሰ ጉዳዩ ብዙ ገጽታዎች ያሉት ፈርጀ ብዙ ሲሆን ጥቂቶቹ የሚከተሉት ናቸው፦ ሳይንስ በዙሪያችን ላሉት ክስተቶች ሁሉ ትንታኔ ይሰጣልን? መልሱ በእርግጥ አይሰጥም ነው . . ሳይንስ ይህን ማድረግ አይችልም። ለምሳሌ ስነፈለክን ብንወስድ ከዩኒቨርስ ውስጥ እስከዛሬ ድረስ ያወቅነውና የደረስንበት 5%ብቻ መሆኑን ንድፈ ሀሳቦቹ ይነግሩናል። የቀረው 95% ምኑንም የማናውቀው ድፍን ጨለማ ነው። ይህን ያህልም ቢሆን ዛሬ በተደረሰበት የተራቀቀ ቴክኖሎጂ ሊታወቅ የተቻለ ሲሆን ግኝቶቹ ባይኖሩ ኖሮ የሚታወቀው መቶኛ ከዚህ በጣም ያነሰ ይሆን ነበር። ይህ በተጨባጩ ቁሳዊ ዓለም ያለውን የሚመለከት ከሆነ፣ከሰው ልጅ ግንዛቤ በላይ የሆነውን ሜታፊዚካል ዓለምን በሚመለከት ምን ማለት ይቻላል?! ይህም በተራው ሳይንስ መጣስ የማይቻለው ድንበር የለውም ወይ? ብለን እንድንጠይቅ ያደርገናል። ሳይንስ የቱንም ያህል ቢመጥቅ ሁሉንም ነገሮችና ክስተቶች የመተንተን አቅሙ ውስን መሆኑን ማወቅ ግድ ይለናል። ከሰው ልጅ ግንዛቤ ውጭ የሆነው ዓለም (ዓለም አልገይብ) ሳይንስ በሚደርስበት ክልል ውስጥ አይደለም። ሳይንስ በተጨባጭ የሚታዩ አንዳንድ ፊዚኦሎጂካዊ ክስተቶችን ምንነት መተንተን የተሳነው ሲሆን፣ከሰው ልጅ ግንዛቤ በላይ ስለሆነውና ለቤተሙከራም ሆነ ለሌሎች ቁሳዊ ግንዛቤ ስልቶች ተገዥ መሆን የማይችለውን ዓለም እንዴት አድርጎ መተንተን ይችላል?! በተጨማሪም አንድ ነገር እንዴት እንደሚሠራ ማወቃችን ሠሪውን እንድናስተባብልም ሆነ ፈጠራውን አሳንሰን እንድንመለከት ሊያደርገን አይገባም። ምንም ዕውቀት የሌለው አንድ ሰው ቴሌቪዥን አይቶ በአድናቆት ተውጦ ቢደመምና ከዚያ በኋላ የቲቪ መሣሪያው እንዴት እንደሚሠራ ማወቅ ቢችል፣ማወቁ ሥራውን ዋጋ ማሳጣት ወይም የፈጠራውን ባለቤት ማስተባበል ማለት አይደለም። በተመሳሳይ መልኩ በስነሕይወት ሳይንስ የሕዋሳትን የምስጢር ኮድ ለመፍታት በቅተን የዲኤንኤን ክር ማግኘት በመቻላችን እጹብ ድንቅ የሚባሉ ነገሮች ተገልጸውልናል። ታድያ ይህ ማለት በዚህ ውስጥ ምንም ታምር የለበትም ማለት ነውን? ይህ ፍጥረተ ዓለም ፈጣሪና ሠሪ የለውም ማለት ነውን? ፈጽሞ። የሰው ልጅ መሰሉን ከምንም መፍጠር የማይችል ደካማ ሆኖ በአድናቆት መደመሙ፣ወይም እንዲህ እጅግ በጣም ኢምንት የሆነው ነገር እንዴት እንደሚሠራ መተንተን አለመቻሉ፣ይህ ድንቅ ተፈጥሮ ፈጣሪ አምላክ እንዳለው ወደ ማመን ይወስደናል። ሌላ ምሳሌ ውሰድ፤አሜሪካዊው የስነሕይወት ፕሮፌሰር ሲሴይል ባይስ ሃማን እንዲህ ይላሉ፦ ‹‹ምግብ ከሰውነት ጋር ተዋህዶ የገላ ክፍል የሚሆንበት ሂደት ቀደም ሲል ከእግዚአብሔር ጋር ይያያዝ ነበር። ዛሬ ግን በዓይን የሚታይ አዲሱ አስተውሎ ኬሚካላዊ መስተጋቢር ሆኗል። ታድያ ይህ የእግዚአብሔርን መኖር ውድቅ ያደርጋልን? ኬሚካላዊ ንጥረነገሮችን ጠቃሚ መስተጋቢር እንዲሆኑ ያደረገው ኃይል ምንድነው? . . የተበላው ምግብ ወደ ሰው አካል ከገባ በኋላ የራሱ በሆነ ሥርዓት አማካይነት ብዙ ሂደቶች ውስጥ ያልፋል። እንዲህ ያለ በጣም የተራቀቀ አስደማሚ ሥርዓት በአጋጣሚ ይሆንታ ተገኘ ብሎ ማሰብ ፈጽሞ የማይታሰብ ነው። ከዚህ አስተውሎ በኋላ እግዚአብሔር ሕይወትን በፈጠረበት ኃያል ሕግጋቱ የሚሠራ መሆኑን ማመን ግድ ይለናል››። ማይክል፦ የዳርዊን የኢቮሊዩሽን ንድፈ ሀሳብ ግን ይህንኑ ጽንሰ ሀሳብ ማለትም የሳይንስን ፍጹምነትና የአምላክን አለመኖር እሳቤ ያረጋግጣል። ሕያው ፍጥረታት የተፈጠሩት በተፈጥሯዊ መረጣና በአዝጋሚ ዕድገት እንጂ በአምላክ አለመፈጠራቸውን ያብራራል። ራሽድ፦ አባባሉ ይህን ንድፈሀሳብም ሆነ ሌላውን በተመለከተ አስፈላጊ የሆነ ጥያቄ እንድናነሳ ያደርገናል። ሳይንሳዊ ትንታኔ በሁሉም ሁኔታዎች ውስጥ ፍጹም የማይለወጥና የጸና ነውን? በሳይንሳዊ ዕድገት አስደናቂነት የተደመሙ ብዙ ሰዎች ከሳይንስ ባሕርያት አንዱ ተነባባሪነትና አብየታዊነት መሆኑን ይዘነጋሉ። እየተከማቸ መምጣትና በአንድ ነጥብ ላይ ወደ አብዮታዊነት ሁኔታ መድረሱ ለዕውቀትና ሳይንስ ግስጋሴ የአውቶማቲክነት ባህሪን ያላብሳል። ዕውቀትና ሳይንሳዊ ግኝቶች እየተከማቹና እየተነባበሩ መጥተው፣ቀደም ሲል ሰፍኖ የቆየ አመለካከት በድጋሜ እንዲፈተሽ የሚያደርጉ አዳዲስ ሁኔታዎችን ወደማመቻቸት ሁኔታ ይደርሳሉ፤በዚህም የሰው ልጅ ለዓለም ያለው አመለካከት እንዲቀየር ያደርጋሉ። በዳርዊን ንድፈሀሳብ - ለነገሩ ሳይንሳዊ እውነታ መሆን ቀርቶ ወደ ንድፈ ሀሳብ ደረጃም ያልደረሰ መላምት ብቻ ነው - ዳርዊን የሚያራምዳቸው የኢቮሊዩሽን ሀሳቦች ከዘመናዊው የስነጽንስ (embryology) ግኝቶች ጋር ተላትሟል . . እንደዚሁም በቁፋሮ የተገኙ መረጃዎች፣ካምቤሪያን በመባል በሚታወቀው የስነምድር ዘመን፣መሰረታዊ የሆኑ አበይት የእንስሳት ስብስቦች በአጭር ወሰነ ጊዜ ውስጥ በድንገት መታየታቸውን አረጋግጠዋል። ይህ ዘመን በአብዛኛው ‹‹የካምቤሪያን ፍንዳታ›› ተብሎ የሚጠራው ነው። እናም ሕያው ፍጥረታት የተገኙት ዳርዊን እንደሚያስበው አንዱ ከሌላው እያደገ በረዥም አዝጋሚ ዕድገት አይደለም ማለት ነው። ራጂቭ፦ ስለዚህ ይህ ዓለም ፈጣሪ ሳይኖረው በአጋጣሚ ይሆንታ የመገኘት ዕድል የለውም ማለት ነው? ራሽድ፦ መልካም ፈቃድህ ይሁንና የማቴማቲክስን መርሕና የአጋጣሚ ይሆንታን ሕጎች በመጠቀም የአጋጣሚን ምንነትና የሚያመለክተውን ነገር ላብራራ። ይህ ከአጋጣሚ ወይም ከይሆንታ ክስተቶች መካከል የአንዱ የመከሰት ዕድል ምን ያህል እንደሆነ ለማወቅ ይረዳናል። በሺዎች በሚቆጠሩ የፊደል ሆሄያት የተሞላ ትልቅ ሳጥን አለን እንበል። ‹‹አለ›› የሚለውን ቃል ለመመስረት የ‹‹አ›› ፊደል ከ‹‹ለ›› ፊደል ጎን የመገኘቱ አጋጣሚ በአንጻራዊነት ከፍተኛ ሊሆን ይችላል። እነዚህ ሳጥኑ ውስጥ የታጨቁ ፊደሎች አንድ ረዥም ግጥም ወይም አንድ ጥበባዊ ትረካን የሚያስገኙ ሆነው የመቀናበራቸው አጋጣሚ ግን ፈጽሞ የማይቻል ባይሆን እንኳ እጅግ በጣም አነስተኛ ነው የሚሆነው። ሊቃውንት የአሚኖ አሲድን አንዱን አሃድ የሚመሰርቱ አቶሞችን አንድ ላይ የመሰባሰብን ይሆንታ (probablity) ወይም የመሆን አጋጣሚን ያሰሉ ሲሆን፣የደረሱበት ውጤት ይህን ለማድረግ በብዙ ቢሊዮን የሚቆጠሩ ዓመታትንና ይህ ወሰንየለሽ ግዙፍ ዩኒቨርስ የማይበቃው ንጥረ ነገር የሚያስፈልግ መሆኑን የሚያረጋግጥ ነው። ይህ አንዲቱን ኢምንት ክፍል ለማስገኘት ሲሆን እጽዋትንና እንስሳትን የሚያጠቃልለውን የሕያው ፍጥረታትን አካላት ለማስገኘት የሚያስፈልገውን ጊዜና ቦታ አስብ። የሕይወትንና የዩኒቨርስን መፈጠር አስተውል . . እናም ይህ ሁሉ በጭፍን አጋጣሚ አማካይነት ተከሰተ ብሎ አእምሮ ፈጽሞ ሊቀበለው አይችልም። ሁሉም የሳይንስ ዘርፎች ይህ ዩኒቨርስ፣በቅንብሩና በቅንጅቱ እጹብ ድንቅ በሆነ ተአምራዊ ሥርዓት የሚመራ መሆኑን፣ሥርዓቱም በማይለወጡና በማይቀያየሩ የጸኑ ተፈጥሯዊ ሕግጋት ላይ የታነጸ መሆኑን ያረጋግጣሉ። ሳይንቲስቶችና ተመራማሪዎች ዘውትር የሚለፉት እነዚህን ሕግጋት ለማግኘትና ለማወቅ ነው። ሳይንሳዊ ግኝቶች ዛሬ የፀሐይና የጨረቃ ግርዶሾችንና ሌሎች ክስተቶችንም ከመድረሳቸው በፊት በመቶዎች በሚቆጠሩ ዓመታት አስቀድመው በትክክል ከመገመት ደረጃ ላይ ደርሰዋል። ታድያ እነዚህን ሕግጋት አስገኝቶ በዚህ ዩኒቨርስ ውስጥ ባለችው እያንዳንዷ አቶም ብቻ ሳይሆን ስትፈጠር ከአቶም ባነሰችው ቅንጣት ውስጥ ያኖረው ማነው?! ይህን ሁሉ የተቀናባበረ የተቀናጀና ፍጹማዊ በሆነ መንገድ እርስ በርሱ የተጣጣመ ሥርዓት የፈጠረው ማነው?! የነደፈው ያቀደው ድንቅ በሆነ ሁኔታ አስልቶ የወሰነውስ ማነው?! ይህ ሁሉ ያለ ፈጣሪ ተገኝቶ ይሆን፣ወይስ ሰዎች ራሳቸው ፈጥረውት ይሆን?! የሙስሊሞች መጽሐፍ የሆነው ቁርኣን እንዲህ ሲል ነው የሚጠይቀው፦ {ወይስ ያለ አንዳች (ፈጣሪ) ተፈጠሩን? ወይስ እነርሱ ፈጣሪዎች ናቸውን?።}[አልጡር፡35 ] ይህ ዩኒቨርስ የሚመራበት ሥርዓትና ሕግ፣ዓይኖቻችንን ወደ የትኛውም አግጣጫ ብናነጣጥር የምንመለከተው ያ ድንቅ ቅንብር፣ይህን ፍጥረተ ዓለም ያስገኘ ኃያል ችሎታ ያለው በጣም ዐዋቂ የሆነ አምላክ መኖሩን ያመለክታል። ማይክል፦ ይዘቱን ባልደግፈውም እዚህ ላይ ግን የሚነሳ ጥያቄ አለ።ሃይማኖትና በአምላክ ማመን ለኛ ያለው አስፈላጊነት ምን ያህል ነው? ብዙ ሰዎች በአምላክ ሳያምኑ ወይም የሃይማኖት ተከታይ ሳይሆኑ ይኖራሉ። ራሽድ፦ የሃይማኖት አስፈላጊነት በሁሉም ዘመናትና በሁሉም ሕብረተሰቦች ውስጥ፣በሁሉም ሕዝቦች ዘንድ መኖሩንየአንትሮፖሎጂና የሃይማኖቶች ጥናቶች ያረጋግጣሉ። የሰው ልጅ ከጥንት ጀምሮ የሚያመልከውን፣የሚማጸነውን፣ፍጥረተ ዓለምን የሚቆጠጠር ኃያይል ያለው፣ሁሉንም ነገር የፈጠረ፣ሕያውና የማይሞት አምላክ ሲፈልግ ኖሯል። የሰው ልጅ ችግርና ፈተና ሲገጥመው፣አደጋ ሲጋረጥበት፣ተስፋው ሲመናመን፣በአላህ እንዲያምን የሚገፋፋው ስነሕይወታዊ ፍላጎት እውስጡ መኖሩን ሰብአዊ ተፈጥሮው ያስተውላል። በተጨማሪም ያለዚህ እምነት የሰው ልጅ በአብዛኛው ስሜታዊ ፍላጎት የሚመራውና የሕሊና ዳኛ የሌለው እንስሳ ይሆናል። ራጂቭ፦ ራሽድ ይቅርታ አድርግልኝና በተለያዩ ብዙ ሃይማኖቶች በታጨቀች አገር ነው የኖርኩት። ወደ አውሮፓ ስመጣ ከሌሎች ሃይማኖቶች ተከታዮች ጋር ለመተዋወቅ ችያለሁ፤የያንዳንዱ ሃይማኖት ተከታይ ስለእግዚአብሔር ያለው እሳቤና ግንዛቤ የሚለያይ መሆኑን ነው የተረዳሁት። ይህን ልዩነት እንዴት መረዳት እችላለሁ? እውነተኛው አምላክ ሊገለጽባቸው የሚገቡትን ባሕርያትስ እንዴት ማወቅ እችላለሁ? በተጨማሪም እውነተኛውን ሃይማኖት ከሌላው ለይቼ ማወቅ የምችለውእንዴት ነው? ራሽድ፦ አስተናጋጁ ምግቡን እያቀረበ ነው። እነዚህን ነጥቦች በቀጣዮቹ ውይይቶች እንደምንመለከታቸው ቃል እገባላለሁ፤መጀመሪያ ግን በፊዚክስ ሊቁ በአልበርት አንሽታይን ብሂል እንስማማ፦ ‹‹ሳይንስ ያለ ሃይማኖት አንካሳ ነው፤ሃይማኖትም ያለ ሳይንስ ዓይነስውር ነው።››
Families displaced by fighting in South Sudan camp in a warehouse inside the United Nations Mission in Sudan facility in Jabel, on the outskirts of Juba, Dec. 23, 2013. ኣካፍል ሎማዕንቲ ክጅመር ዝተብሃለ ዝርርብ ደቡብ ሱዳናዊያን ንፅባሕ ተመሓላሊፉ share መሕተሚ ኣብ መንጎ ተነሓናሕቲ ደቡብ ሱዳን ሎሚ ምሽተ ኣብ ከተማ ኣዲስ ኣበባ ክካየድ ተባሂሉ ዝነበረ ዝርርብ ሰላም ከምዘይተጀመረ ተፈሊጡ።ኩሎም ልኡዃት ተጠቓሊሎም ዝኣተው ሎም ምሸት ብምዃኖም እቲ ዝርርብ ፅባሕ ክጅምር እዩ ኢሎም ወሃቢ ቃል ምንስቴር ጉዳያት ወፃኢ ኢትዮጵያ ኣምባሳደር ዲና ሙፍቲ። ናይ ቻይና ናይ ኣፍሪካ ጉጅለ ልኡኽ ሎማዕንቲ ሓሙስ ኣብ ኢትዮጵያ ምስ ምንስቴር ወፃኢ ዶ/ር ቴድሮስ ኣድሓኖም ምርኻቦምን ንናይ ኢጋድ መርገፂ ንምሕጋዝ ድልየት ምርኣዮምን ኣምባሳደር ዲና ሓቢሮም። እቲ ግጭት ካብዘለዎም ከባቢታት ንኢትዮጵያዊያን ናይ ምውፃእ ስራሕ ብናይ ስቪልን ነፈርቲ ሓይሊ ኣየርን ብርክት ዝበሉ ኢትዮጵያዊያን ከምዝወፁን ብክልል ጋምቤላ ኣቢሎም ድማ ይኣትው ከምዘለውን ብምሕባር ዝተፀገሙ ሰባት ክሳብ ዝወፁ እቲ ፃዕሪ ከምዝቕፅል መሳርሕትና ሄኖክ ሰማእግዝሄር ዘዘራረቦም ኣምባሳደር ዲና ሙፍቲ ሓቢሮም። ብዝተኣሳሰረ ኣብ ደቡብ ሱዳን ዝተፈጠረ ዘይምርግጋእ ሓላፍነት ክወስዱ ዘለዎም ፕሬዝዳንት ኪር እዮም፤ኣብ ትሕቲ መሪሕነቶም እውን ሰላም ክርጋገፅ ኣይኽእልን ኢሎም ምኽትል ፕሬዝዳንት ዝነበሩ ሬይክ ማቻር ትማሊ ረቡዕ ንቪኦኤ ኣብዝሃብዎ ቃል። ከምዚ ብምባል ‘’ነታ ሃገር በታኖምዋ ኣለው።ኣብ ጁባ ሂልቂት፣ናይ ነገዳት ምፅናፍ ይካየድ እዩ ዘሎ።ሳልቫ ኪር ድሕሪ ድጊም ሓድነት ህዝቢ ክፈጥሩ እዮም ዝብል እምነት የብለይን።’’ ፕሬዝዳንት ሳል ቫኪር ብድልየት ካብ ስልጣኖም ዘይወርዱ እንተኾይኖም ብሓይሊ ንምውራድ ዜጋታት ደቡብ ሱዳን ምሳይ ሕበሩ ክብሉ ፀዊዖም ማቻር። ብኻሊእ ናይ ደቡብ ሱዳን ዜና ይካየድ ብዘሎ ኵናት ልዕሊ 200 ሽሕ ደቡብ ሱዳናዊያን ኣብ ውሽጢ እታ ሃገር ምምዝባሎ ሕቡራት መንግስታት ይግምት።ካልኦት 10 ሽሽ ሰባት ድማ ናብ ጎረባብቲ ሃገራት ተፈናቒሎም ኣለው። ወሃቢ ቃል ትካል ስደተኛታት ሕቡራት መንግስታት ዝኾኑ ዳንኤል ማክ-ኣይዛክ UNHCR እንትወሓደ ኣብ ሸውዓተ ክፍለ ግዝኣታት እታ ሃገር ውግእ ይካይድ ዋላ እንተሃለወ እውን ናብቶም ዝተፀገሙ ንምብፃሕ እናፈተነ እዩ ኢሎም። መብዛሕቲኦም ኣብ ጁባ፣ቦር፣ፒቦር፣ማላካልን ቤንቱን ኣብ ዝርከቡ ቐፅሪ ሕቡራት መንግስታት ተዓቒቦም ይርከቡ።እቲ ትካል ኣብቶም ማእኸላት ንዝርከቡ እናሓገዘ እዩ ኢሎም ማክ-ኣይዛክ።ኣስዒቦም ‘’ናብ 75 ሽሕ ዝግመቱ ሰባት ኣብ ዝተፈላለዩ ቦታታት እታ ሃገር ኣብ ዝርከቡ ናይ ሕቡራት መንግስታት ማእኸላት ተዓቒቦም ይርከቡ።ነዚኦም ንምሕላውን ንምፅላልን ዓብዪ ሓላፍነት እዩ’’ኢሎም።
ለዩናይትድ ስቴትስ እና ለሸሪኮቿ የተጠናከረ ወታደራዊ እንቅስቃሴ ምላሽ ብርቱ የአጻፋ እርምጃ እንደምትወስድ ባስጠነቀቀሽ ማግስት ሰሜን ኮሪያ ዛሬ አርብ የአህጉር አቋራጭ የተወንጫፊ ሚሳኤል ሙከራ አደረገች። የሚሳይል ሙከራው የዩናይትድ ስቴትስ እና ጃፓን የጋራ የአየር ኃይል ጦር ሠፈርን ከለላ ፍለጋ እንዲጠጉ ያስገደደ ነበር። የጃፓን ባለሥልጣናት እንደገለጡት የሰሜን ኮሪያው አህጉር አቋራጭ ተወንጫፊ ሚሳኤል /ICBM/ በጃፓን ልዩ የኢኮኖሚ ዞን ውስጥ ከማረፉ በፊት ከአንድ ሰዓት በላይ አየር ላይ ሲምዘገዘግ ቆይቷል። ከሰሜናዊ ጃፓኗ የሆካይዶ ደሴት ግዛት በስተምዕራብ 200 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ ከሚገኝ ባሕር ላይ ነው ያረፈው። በሰሜናዊ ሆንሹ ደሴት የሚገኘው የዩናይትድ ስቴትስ እና የጃፓን የጋራ የአየር ኃይል ጦር ሰፈር ሚሳዋ በፌስቡክ ገፁ እንዳሰፈረው ባለሥልጣናቱ የሰሜን ኮሪያውን የሚሳኤል ሙከራ ሳይጠቅሱ ለጥንቃቄ ሲባል በጦር ካምፑ ያሉ ከለላ እንዲይዙ የሚጠይቅ ትዕዛዝ ሰጥተዋል። በሌላ በኩል ሰሜን ኮሪያ ላስወነጭፈችው የሚሳይል ሙከራ ምላሽ ዩናይትድ ስቴትስ እና አጋሯ ደቡብ ኮሪያ በሌዘር ብርሃን እየተመሩ ኢላማቸውን የሚመቱ ኤፍ-35A ተዋጊ ጄቶችን ያካተቱ የጋራ የአየር ልምምዶችን አድርገዋል ሲል የደቡብ ኮሪያ ብሔራዊ መከላከያ ሚኒስቴር አስታውቋል። ዋሽንግተን ላይም የዩናይትድ ስቴትስ ብሔራዊ ደህንነት መሥሪያ ቤት “የመንግሥታቱ ድርጅት የፀጥታው ምክር ቤት ያሳለፋቸውን ውሳኔዎች በመጣስ ሳያስፈልግ ውጥረት እንዲያይል የሚያደርግ እና በአካባቢው ያለውን የፀጥታ ሁኔታ የሚያውክ አደጋ ደቃኝ ነው” ሲል የሰሜን ኮሪያን የሚሳይል ሙከራ አውግዟል። የደቡብ ኮሪያ ወታደራዊ ኃይልም በበኩሉ ድንገቱ በኮሪያ እና በአጠቃላይ በአካባቢው “ሠላምና መረጋጋትን የሚያውክ ብርቱ ትንኮሳ እና ከባድ ሥጋት ደቃኝ ነው” ብሏል። አገራቸው የሰሜን ኮሪያን ድርጊት አስመልክቶ “ጠንካራ ተቃውሞ” ማስመዝገቧን የተናገሩት የጃፓኑ ጠቅላይ ሚኒስትር ፉሚዮ ኪሺዳም ይህም “ጠብ አጫሪ ትንኮሳዋ ከዚህ ቀደም ታይቶ በማይታወቅ ሁኔታ ተደጋግሟል። እነዚህን ድርጊቶች በፍጹም ልንታገስ አንችልም።” ሲሉ በክልላዊው ጉባኤ እየተሳተፉ ካሉበት ታይላንድ ለጋዜጠኞች በሰጡት መግለጫ ተናግረዋል። ሚሳይሉ ከዩናይትድ ስቴትስ ግዛት መድረስ የሚችል ነው ያሉት የጃፓኑ የመከላከያ ሚኒስትር ያሱካዙ ሃማዳ፡ አክለውም 15,000 ኪሎ ሜትሮች መወንጨፍ የሚችል መሆኑን አስረድተዋል። በሶል በሚገኘው የኢውሃ ዩኒቨርሲቲ ፕሮፌሰር ሌፍ ኤሪክ ኢስሊ እንደሚሉት የሚሳይል ሙከራው “ፒዮንግያንግ ወታደራዊ ውጥረትን በማባባስ እና ከዩናይትድ ስቴትስን ከተሞች መድረስ የሚችል የኒውክሌር ጥቃት የማድረግ አቅም እንዳላት በማሳየት የሚደረግባትን ዓለም አቀፍ ጫና ለማደናቀፍ እየሞከረች ነው።” ብለዋል። ሰሜን ኮሪያ ያስፈነጨፈቻቸው አገር አቋራጭ የቦለስቲክ ሚሳይሎችን አታለች። ተንታኞች እንደሚሉት፡ ሚሳኤሎቹ ብቃታቸውን የሚያረጋግጡትን የቴክኒክ መስፈርቶችን እንዲያሟሉ፣ ወደ ከባቢ አየር ዘልቆ ከመግባት መትረፍን ጨምሮ ቀጣይ ሙከራዎችን ይጠይቃል። ያሁኑ የሰሜን ኮሪያ የሚሳይል ሙከራ ዜና የመጣው በርካታ የዓለም መሪዎች ለእስያ-ፓስፊክ የምጣኔ ሃብት ትብብር ጉባኤ ኤፔክ ታይላንድ ላይ በተሰበሰቡበት ወቅት ነው። በኤፔኩ የመሪዎች ጉባኤ ላይ የዩናይትድ ስቴትስን ልዑካን የመሩት ምክትል ፕሬዚዳንት ካማላ ሃሪስ የደቡብ ኮሪያን፣ የጃፓንን፣ የአውስትራሊያን፣ የካናዳን እና የኒውዚላንድን መሪዎች ያካተተ አስቸኳይ ስብሰባ ጠርተዋል። መሪዎቹ “የአካባቢውን ደህንነት የሚያናጋ እና አላስፈላጊ ውጥረቶችን የሚፈጥር” የሰሜን ኮርያን ድርጊት በጽኑ ማውገዛቸውን ተናግረዋል። Source: Link to the Post Read more articles Previous PostNews: Justice Ministry files charges on suspects of murder, serious crime against ride taxi drivers in Addis Abeba Next Postክርስቲያኖ ሮናልዶ በሰጠው ቃለ መጠይቅ ቅጣት ይጠብቀዋል – ማንቸስተር ዩናይትድ You Might Also Like በአዲስ አበባ የቀበሌ መታወቂያ መስጠትና ማደስ ተቋርጦ ስንብቷል፣ አገልግሎቱ መቼ ይጀመራል? October 2, 2022 6 ሚሊዮን ተማሪዎች በዚህ ዓመት ት/ቤት አልገቡም October 13, 2022 ማላዊ በኮሌራ ወረርሽን ተመታለች November 25, 2022 Leave a Reply Cancel reply Comment Enter your name or username to comment Enter your email address to comment Enter your website URL (optional) Join us on Telegram! Featured post የዋጋ ንረት ጉዳይ የፀጥታ አና የሀገር ደህንነት ጉዳይ ነው። የኢትዮጵያ የዋጋ ንረትን ለማቃለል መንግስት መከለስ ያለበት ቁልፍ የፖሊሲ ጉዳይ። =========ጉዳያችን ልዩ=========አይኢም ኤፍ የዋጋ ግሽበትን (ንረትን) ሲተረጉም ”በተወሰነ ጊዜ ውስጥ... Read more → የአውሮፓ ህብረት ሚኒስትሮች አዲስ የስደተኞች እቅድ አፀደቁ https://gdb.voanews.com/09410000-0a00-0242-276d-08dacf559f24_w800_h450.jpgየስደተኞች አዳኝ ጀልባን በተመለከተ በጣሊያን እና በፈረንሳይ መካከል የተነሳ ውዝግብን... Read more → በሶማሊያ ወታደራዊ ጥቃት ቢያንስ 100 የአል-ሻባብ ታጣቂዎች ተገደሉ https://gdb.voanews.com/D698F221-F9BF-4F76-AB15-164B774708B6_w800_h450.jpgየሶማሊያ ጦር እና አጋር የጎሳ ሚሊሺያዎች በማዕከላዊ ሸበሌ ክልል ባካሄዱት... Read more → ኡጋንዳ ኢቦላን ለማጥፋት እየጣረች ነው https://gdb.voanews.com/03370000-0aff-0242-5b59-08dacf016f5a_w800_h450.jpgየኡጋንዳ ባለስልጣናት ባለፉት አስር ቀናት ውስጥ አዲስ የኢቦላ ቫይረስ ኢንፌክሽን... Read more → በጣሊያን በደረሰ የመሬት መንሸራተት ስምንት ሰዎች ሞቱ https://gdb.voanews.com/21a5c473-5d25-4576-8788-93136ffd3432_w800_h450.jpgበጣሊያን ኢሺያ ደሴት የጣለው ከፍተኛ ዝናብ ባስከተለው የመሬት መንሸራተት ስምንት... Read more → ኢትዮጵያ በጾታዊ ጥቃት ሰለባ ለሆኑ ሰዎች ፍትህ እንድታስቀድም አምነስቲ ኢንተርናሽናል ጠየቀ https://gdb.voanews.com/135C311F-2878-44D7-8E7D-D54EAE6545A5_w800_h450.pngለሁለት አመታት ከትግራይ ኃይሎች ጋር በተደረገው ጦርነት ፆታዊ ጥቃት የደረሰባቸው... Read more → Google News AU Concerned Over Pretoria Agreement Implementation | The Reporter | Latest Ethiopian News Today - The Reporter Ethiopia Ethiopia: Tigray after the peace deal - DW (English) Ethiopia invests 30 billion Birr in 3 agroindustry parks – New Business Ethiopia - New Business Ethiopia Ten Year Development Plan Envisions Pragmatic Market Based Economic System - - Walta Information Center News: Electoral Board to run re-election in Bule Constituency after “a large-scale violation of law” during the 6th national election - addisstandard.com Forex Trouble Cause Franco Valuta Share Spike | The Reporter | Latest Ethiopian News Today - The Reporter Ethiopia Shipping Enterprise Invests In Local Sea Transport Operations | The Reporter | Latest Ethiopian News Today - The Reporter Ethiopia Ethiopia Working to Establish Special Economic Zones, Investment Commission - 2merkato - Ethiopian Business Portal Ethiopia: Lawmakers Fiercely Oppose TV License Fee, As State Broadcaster Doubles Fee in Revised Bill - AllAfrica - Top Africa News Unnoticed Yet Growing Skin Burden | The Reporter | Latest Ethiopian News Today - The Reporter Ethiopia
በተለያዩ አካባቢዎች ያሉ ወጣቶች ለጥምቀት መሰናዶ የጀመሩት በከተራ ዋዜማ ነበር፡፡ ሰንደቅ ዓላማና ልዩ ልዩ ሃይማኖታዊ ምሥሎች በየሥፍራቸው ሰቅለዋል፡፡ ታቦት አጅበው ለሚሸኙና ለሚቀበሉ ምዕመናን ማረፊያ የፕላስቲክ ወንበሮችና የመጠለያ ዳስ፣ ድፎ ዳቦና ውኃ ያዘጋጁም ነበሩ፡፡ ከነዚህ ወጣቶች አብዛኞቹ ተመሳሳይ የአገር ባህል ልብስ ለብሰው ታይተዋል፡፡ በጥምቀት በዓል ጎልተው የታዩት በርካታ አዳዲስ የአገር ባህል ልብስ ዓይነቶችና አለባበሶች ትኩረት ሳቢ ናቸው፡፡ ፋብሪካ በተሠራ ካናቴራ ላይ ጥለት አሰፍተው የለበሱ፣ ካናቴራ ላይ ጥበብ ሰደሪያ የደረቡም ነበሩ፡፡ አምስትና ከዚያ በላይም ሴት ወጣቶችም በተመሳሳይ ጥበብ ቀሚስ ታይተዋል፡፡ የአንዳንዶቹ ጥለቱ ተመሳሳይ ሆኖ አሠራሩ መጠነኛ ልዩነት አለው፡፡ ‹‹ለጥምቀት ያልሆነ ቀሚስ ይበጣጠስ›› የሚለው ዕድሜ ጠገብ ብሂል በዕውን ታይቷል ማለት ይቻላል፡፡ በዘንድሮው የጥምቀት በዓል እንዲሁም ባለፉት ጥቂት ዓመታትም በአሠራር ከተለመደው ወጣ ያሉ የአገር ባህል ልብሶች ማስተዋል ተጀምሯል፡፡ በዕውቅ ዲዛይነሮች ከተሠሩ ጥበብ ልብሶች፣ ፋብሪካ በተሠሩ ጨርቆች ላይ ጥበብ እስከተጠለፈባቸው ድረስ ይገኛሉ፡፡ በእርግጥ ጥምቀት ሁሉም በአቅሙ አምሮና ደምቆ የሚታይበት በዓል ነው፡፡ የተዘራ የሚታጨድበትና የሠርግ ወቅም እንደመሆኑ በዓሉ ይደምቃል፡፡ የበዓሉ ሃይማኖታዊ ይዘት እንዳለ ቢሆንም ከጊዜ ወደ ጊዜ የአክባሪዎቹ አለባበስና የምእመናኑ አከባበር ላይ ለውጦች አሉ፡፡ እስከ 1940ዎቹ ድረስ የአገር ባህል ልብስ የመደበኛ ቀን ልብስ እንደነበር ይነገራል፡፡ የወንዶች ተነፋነፍና እጀ ጠባብ እንዲሁም የሴቶች ጥልፍ የቤት፣ የሥራና የክት ልብስም ነበር፡፡ እንደየአካባቢው ባህል የተለያየ አሠራርና ስያሜ ያላቸው የአገር ባህል ልብሶች፣ ለበዓላት ወይም ለተለየ መርሐ ግብር ብቻ የሚለበሱ ከሆኑ በኋላ በአቀራረባቸውም ለውጥ ታይቷል፡፡ የሴቶች ጥበብ በሱሪ ወይም በቦዲ መልክ ማግኘት ይቻላል፡፡ በእራት ልብስ ዲዛይን የሚሠሩ ቀሚሶች ገበያም የደራ ነው፡፡ ለወንዶችም ጥበብ በሸሚዝ፣ በከረባት በኮትና ስካርፍ ይቀርባል፡፡ የአገር ባህል ልብስ ከኢትዮጵያ አልፎ በዓለም አቀፍ መድረክም ተቀባይነት እያገኘ ነው፡፡ እዚህ ላይ እንደ ኒውዮርክ ፋሽን ዊክ ባሉ ዓለም አቀፍ የፋሽን መድረኮች በኢትዮጵያውያን ዲዛይነሮች የተሠሩ ጥበብ ልብሶች ለዕይታ መቅረባቸውን መጥቀስ ይቻላል፡፡ ጥበብ በአገሬው ዘንድ ከበዓል ባለፈ በሠርግ፣ መልስ፣ ምርቃትና ልደትም ይለበሳል፡፡ የኪነ ጥበብ ባለሙያዎች በሽልማት መድረኮችና ሥራዎቻቸውን ሲያስመርቁም በጥበብ ይዋባሉ፡፡ በአጠቃቀም ረገድ መልኩን እየለወጠ የመጣው የአገር ባህል ልብስን በተመለከተ ከሚሰነዘሩ ጥያቄዎች ቀዳሚው የዋጋ ጉዳይ ከሆነ ሰባብቷል፡፡ ጥበብ የሚሸጥበት ዋጋ እንደ አገር ባህል ልብስነቱ ብዙዎች ሊለብሱት የሚያስችል ነው የሚሉ በርካቶች ናቸው፡፡ ልብሶቹን ለማዘጋጀት ከሚወጣው ወጪና ከሚወስደው ጊዜ ጋር ተመጣጣኝ የሆነ ዋጋ እየተጠየቀባቸው ነው ወይ? የሚለውን ማንሳትም ይቻላል፡፡ የአገር ባህል ልብሶች በዘመነኛ መንገድ መምጣታቸው መልካም ሆኖ ሳለ ገበያ ላይ በሚቀርቡበት ዋጋ ስንቶች ያለ ቅሬታ ይገዛሉ? የሚለው አጠያያቂ ነው፡፡ ሰዎች በአቅማቸው መግዛት የሚችሉት ልብስ ከከፍተኛ ዋጋ እስከ ዝቅተኛው ገበያ ላይ ቀርቧል ቢባልም እንደ ሠርግና ማኅበር ባሉ ሁነቶች ተመሳሳይ ጥበብ ማሰፋት ግድ ይሆንና የአንዳንዶችን ኪስ ያስጨንቃል፡፡ የአገር ባህል ልብስ የሚል ስያሜ ተሰጥቶት ሳለ በአገሬው ነባራዊ ሁኔታ ለመግዛት ይቻላልን? የሚል ጥያቄ የሚነሳውም ለዚሁ ነው፡፡ ለምሳሌ በሴቶች ቀሚስ ረገድ ጥበብ እስከ 20,000 ብር ድረስ ይሸጣል፡፡ ዋጋውን ከልብሶቹ የአሠራር ዘዬና ጥራት አንፃር ተመልክተው ተገቢ ነው የሚሉ ቢኖሩም ተገቢ አይደለም የሚሉም አሉ፡፡ የጥበብ ዋጋ ልብሱ ከሚሸጥበት ቦታ አንፃር የሚለያይበት አጋጣሚም አለ፡፡ ቦሌና ሃያ ሁለት አካባቢ ባለውና በሽሮሜዳው የጥበብ ዋጋ ልዩነት አስተውለናል፡፡ ስማቸው በገነነ ዲዛይነሮችና ያልታወቁ ሰፊዎች መካከልም ልዩነቱ ይታያል፡፡ ወ/ሮ አስመረት ግርማይ የጥበብ ዋጋ ከጊዜ ወደ ጊዜ እየናረ እንደመጣ ይናገራሉ፡፡ አንዳንዶቹ የአገር ባህል ልብሶች በጥራት ተሠርተው ብዙ ዋጋ የሚጠየቅባቸው ቢሆኑም የአብዛኞቹ ልብሶች ዋጋ ተገቢ እንዳልሆነ ይገልጻሉ፡፡ ‹‹በመነን ጨርቅ በሳባ ክር የተሠራ ቆንጆ ጥልፍ ቀሚስ ከ7,000 ብር በታች አይገኝም፡፡ ይህ ከአብዛኞቻችን የመግዛት አቅም በላይ ነው፤›› ይላሉ፡፡ በእሳቸው ገለጻ፣ ጥበብ ልብስ ከኢትዮጵያ ውጪ ያለው ገዥ ማለትም ቱሪስትና ዳያስፖራ ላይ ያነጣጠረ ይመስላል፡፡ ወ/ሮ አስመረት አምና ለልጃቸው ሠርግ በተመጣጣኝ ዋጋ ጥበብ ቀሚስ ለመፈለግ ብዙ መልፋታቸውን ያስታውሳሉ፡፡ ለልጃቸው ሠርግና መልስ ከእህቶቻቸውና የቅርብ ጓደኞቻቸው ጋር ተመሳሳይ ጥበብ ቀሚስ ፈልገው ዋጋ ለማጥናት ያልገቡበት ሠፈር እንደሌለም ይናገራሉ፡፡ የጥበብ ገበያ ተስፋፍቶ በየቦታው ሱቆች መኖራቸውና ከዲዛይን አንፃርም አማራጭ መኖሩ ጥሩ ቢሆንም ዋጋው መስተካከል አለበት ይላሉ፡፡ ከጥቂት ዓመታት ወዲህ በየአካባቢው በሚገኝ መገበያያ ሕንፃ አንድና ሁለት የባህል ልበሶች መደብር ይገኛል፡፡ በመደብሮቹ የተመልካችን ቀብል የሚስቡ ጥበቦች ስለሚሰቀሉ አላፊ አግዳሚ መለስ ብሎ ያያል፡፡ እነዚህ ልብሶች በጥራት የሚሠሩና ረዘም ላለ ጊዜ የሚያገለግሉ በመሆናቸው ዋጋው ጥያቄ መሆን የለበትም የሚለው ታምራት ዘነበ ነው፡፡ ‹‹ዋጋቸው ውድ የሆኑት ልብሶች የሚሠሩት ደረጃውን በጠበቀ መንገድ ነው፡፡ ከፈትል ጀምሮ ዲዛይን እስከሚደረግ ያሉት ባለሙያዎች በጥራት ይሠሯቸዋል፤›› ይላል፡፡ ጥበብ በአንድ ዓመት ውስጥ እንኳ ጥቂት ቀናት ብቻ ስለሚለበስ ገዥዎች የረዥም ጊዜ አገልግሎት ያገኛሉ ሲልም ይገልጻል፡፡ ጥበብ ስካርፍ 500 ብርና ጥበብ ኮት 5,000 ብር የገዛበትን አጋጣሚ ያስታውሳል፡፡ ወደ ውጪ ለሚሄዱ ሰዎች ስጦታ የ6,000 ብር የአዋቂ ቀሚስና በ4,000 ብር የልጆች ልብስም ገዝቷል፡፡ በእሱ እምነት ልብሶቹ ማማራቸውና ለረዥም ጊዜ የሚቆዩ መሆናቸው የሚሸጡበትን ዋጋ አዋጭ ያደርገዋል፡፡ ሲታጠቡ የሚሳሱና የሚቀዳዱ ልብሶች አነስ ባለ ዋጋ ሊገኙ ይችላሉም ይላል፡፡ ከመደብሮች በተጨማሪ ለኦንላይን ግብይትም የቀረቡ ጥበብ ልብሶች አሉ፡፡ ነጠላ ከ350 እስከ 6,000 ብር ይገኛል፡፡ ጥበብ ቀሚስ ከ60 ዶላር እስከ 550 ዶላር ኢቤይ ላይ ይሸጣል፡፡ የተለያዩ ብሔር ብሔረሰቦች አልባሳት ዋጋ የተለያየ ሲሆን፣ በሸማኔ የተሠራ ጥበብና በፋብሪካ በተሠራ ጨርቅ ላይ የተለጠፈ ጥበብም ይለያያሉ፡፡ ዛሬ ዛሬ እየተለመደ የመጣው በደማቅ ሳተን ጨርቅ የሚሠራ ቀሚስም ተጠቃሽ ነው፡፡ በሰማያዊ፣ ቢጫ፣ አረንጓዴ ወይም ሌላ ሳተን ጨርቅ ላይ ጥለት ይለጠፋል፡፡ የነጠላ ጫፍ ደግሞ ጥለት ሳይኖረው ከቀሚሱ ጨርቅ ጋር የተመሳሰለ ጨርቅ ይሰፋበታል፡፡ ሳተን ቀሚስ ላይ በክር ጥበብ ተጠልፎ የሚሸጥበትም ጊዜ አለ፡፡ ብዙዎች በሸማኔ የተሠራ የጥጥ ፈትል ጥበብ ልብስ ቢመርጡም ወደዚህኛው የሚያዘነብሉም አሉ፡፡ አንዳንዴ ጥበብ የመልበስ ፍላጎት ቢኖራቸውም ዋጋው አልቀመስ ያላቸው ሰዎች ጥበብን በማስመሰል ወደተሠራው ሳተን ሳይወዱ በግድ ፊታቸውን ሲያዞሩ ይታያል፡፡ ሮዛ ይርጋ በሳተን ጨርቅ የተሠራ ቀሚስ በ2,500 ብር የገዛችው በቅርብ ነው፡፡ ከዚያ በፊት ለተለያዩ በዓሎች የሸማ ጥበብ ቀሚስ ከ2,500 ብር እስከ 4,000 ብር ገዝታለች፡፡ ‹‹የጥበብ ገበያ ሁሉም ሰው በአቅሙ የሚገዛበት ነው፤›› ትላለች፡፡ ብዙ ጊዜ ጥበብ ከሽሮሜዳ እንደምትገዛ የምትገልጸው ሮዛ፣ በተመጣጣኝ ዋጋ የሸመተቻቸው ቀሚሶች ዕድሜ እንዳላቸውም ትናገራለች፡፡ በባለሙያዎች የተፈተለ ጥበብና በፋብሪካ የተሠራ ጨርቅ ላይ የተጠለፈ መካከል የዋጋ ልዩነት እንዳለና ሰው እንደ ምርጫው መግዛት እንደሚችልም ታስረዳለች፡፡ በእርግጥ የዋጋው ልዩነት ጠቦ ሰው ጥራት ያለው ልብስ ቢገዛ ይመረጣል፡፡ ከአገሪቱና ከሕዝቡ ነባራዊ ሁኔታ አንፃር ታስቦ ዋጋው ቢተመንም መልካም ነው፡፡ ‹‹በቀለም የተነከረ ወይም በሳባ፣ በሱፍ ወይም በሹራብ ክር የሚሠራው ልብስ መካከል ሰፊ ልዩነት አለ፡፡ እንደየሥራቸው ዋጋቸውም ይለያያል፤›› ትላለች፡፡ ሮዛ ከሠርግና ከምርቃት በተጨማሪ ለበዓልና ከበዓል በኋላ ባሉ ቀናትም ሥራ ቦታዋ ላይ ጥበብ ለብሳ ትገኛለች፡፡ መካከለኛ ገቢ ያላት ሲሆን፣ ለጥበብ የምታወጣው ወጪ ከሌሎች ልብሶቿ ቢበልጥም፣ ኪሷን እንዳልጎዳው ትናገራለች፡፡ እሷ ጥሩ በምትለው ዋጋ ከምትገዛቸው ልብሶች ጋር የሚመሳሰሉ ልብሶች በውድ ዋጋ የሚሸጡባቸው አካባቢዎች እንዳሉም ታክላለች፡፡ ‹‹በጥራታቸው መካከል ልዩነት የለውም፡፡ አንዳንዴ የሞል ኪራይ ለመክፈል ልብሶቹ ላይ ዋጋ የሚጨምሩ ነጋዴዎች አሉ፤›› ትላለች፡፡ ከዓመታት በፊት ጥበብ በ200 እና 300 ብርም ይሸጥባቸው የነበሩ እንደ ሸማ ተራ ባሉ አካባቢዎች ዛሬ 1,000 ብርና ከዚያም በላይ ይጠራባቸዋል፡፡ ከጊዜ ወደ ጊዜ ምርቶች ላይ የሚደረገው የዋጋ ጭማሪ ጤናማ ቢሆንም፣ የጥበብ ልብሶች ዋጋ ጉዳይ አሳሳቢ እንደሆነ የሚገልጹ አሉ፡፡ የልብሶቹ ዋጋ የጨመረው ጥራት ስላላቸውና ዘመነኛ ገጽታ ስለተላበሱ ነው በሚለው የሚስማሙና የማይስማሙም አሉ፡፡ አንድ ያነጋገርነው አባት፣ ‹‹ሁለት ልጆቼ የብሔር ብሔረሰቦችን በዓል ትምህርት ቤት ሲያከብሩ የጉራጌና የራያ ልብስ ለመግዛት ከ800 ብር በላይ አውጥቻለሁ፤›› ይላል፡፡ አንዲት እናት ለልጇ ልደት ቤተሰባቸው ተመሳሳይ ጥለት ያለው ልብስ እንዲለብስ አስባ ለሷ፣ ለልጇና ለባለቤቷ ወደ 4,000 ብር ማውጣቷን ትገልጻለች፡፡ ሁለቱም አስተያየት ሰጪዎች ‹‹አማራጭ የለም›› ነበር ያሉት፡፡ የእንቁ ዲዛይን መሥራች ዲዛይነሯ እንቁጣጣሽ ክብረት፣ የጥበብ ዋጋ እንደየዲዛይኑ ቢለያይም ሁሉም የገዥ አቅም ያገናዘበ እንደሆነ ትገልጻለች፡፡ ‹‹ሸማኔ፣ ጠላፊ፣ ዲዛይነርና ሰፊ እንደሚወስድባቸው ጊዜና እንደ ልብሱ አሠራር ረቂቅነት ዋጋው ይተመናል፤›› ትላለች፡፡ እስከ ሁለት ወር የሚወስዱና ዲዛይናቸው ከባድ የሆኑ ልብሶች እስከ 20 ሺሕ ብር ይሸጣሉ፡፡ ዲዛይነሯ እንደምትለው፣ ከባለሙያዎች ድካም አንፃር ከተማው ላይ ያለው የአገር ባህል ልብስ ዋጋ ተገቢ ነው፡፡ በተለይም ለሠርግና ለበዓላት ጥበብ የሚያሠሩ ሰዎች ቁጥር እየጨመረ እንደሆነም ትናገራለች፡፡ እንቁጣጣሽ የባህል ልብሶችን ለገበያ የምታቀርበው በተለያየ ፓኬጅ ሲሆን፣ እናትና ልጅ ኮሌክሽን እንዲሁም ቤተሰብ ኮሌክሽን የሚሉ አማራጮች አሏት፡፡ እንደ ቤተሰቦች ብዛት ከ6,000 ብር ጀምሮ እስከ 15,000 ብር ይሸጣል፡፡ የሙሽራ ልብስ ከ5,000 እስከ 20,000፣ የሚዜና ሌሎች ተጠሪዎች ልብስ ከ3,500 ብር ጀምሮ ይገኛል፡፡ ዲዛይነሯ ዘርፉን ከጥበብ ዋጋ በተጨማሪ ከተደራሽነት አንፃርም ታየዋለች፡፡ የባህል ልብስን ከበዓላት ውጪ የሚለብሱ ሰዎች ቁጥር ባይጨምርም፣ የኢትዮጵያውያን ዲዛይነሮች ልብሶች ዓለም አቀፍ ዕውቅና ማደጉን ትገልጻለች፡፡ በተቃራኒው የፋሽን ዝግጅት የሚያሰናዳው ሰለሞን ጌታቸው (ሶሎቢ) የጥበብ ዋጋ የገዥዎችን አቅም ያገናዘበ አይደለም ከሚሉት ወገን ነው፡፡ የጥበብ ዋጋ አሁን ባለበት አካሄድ ከቀጠለ ለወደፊት የገዥዎች ቁጥር እንደሚቀንስ ይናገራል፡፡ በከፍተኛ ዋጋ እየተሸጡ ካሉት ልብሶች አብዛኞቹ ከባህላዊ የጥበብ አሠራር መንገድ ያፈነገጡ መሆናቸውንም አይቀበለውም፡፡ ከሱ ጋር ተመሳሳይ አስተያየት ያላቸው ሰዎች በዋነኛነት በሳተን ጨርቅ የሚሠሩ ልብሶችና የትኛውንም የኢትዮጵያ አካባቢ የማይወክሉ ልብሶችን የአገር ባህል ልብስ ብሎ ለመጥራት አይቻልም ይላሉ፡፡ ሰለሞን እንደሚለው፣ ደረጃውን የጠበቀ ሥራ የሚያቀርቡ ብዙ ዲዛይነሮች ገበያውን ቢቀላቀሉም፣ የልብሶቹ መወደድ ዘርፉ እንዳያድግ አግዶታል፡፡ አንዳንድ ጥበብ ልብሶች የሚጠየቅባቸው ዋጋ ከአንድ ኢትዮጵያዊ አማካይ ገቢ አንፃር ለወራት አስቤዛ ሊያሸምቱም ይችላሉ፡፡ የባህል ልብስ በየትኛውም የኢኮኖሚ ደረጃ ያለውን ማኅበረሰብ ታሳቢ ያደረገ መሆን እንዳለበት ያምናል፡፡ የአገር የሚል መጠሪያ ያለው ልብስ ጥቂቶች ብቻ መምሰሉን አያይዞ ያነሳል፡፡ ጥሩ ስም ያላቸው ዲዛይነሮች እስከ 15,000 ብር ሲያስከፍሉ ሽሮ ሜዳ ወደ 3,000 ብር ገደማ ዋጋ የሚጠራው እንደቀላል ነው፡፡ ጥበብ ጠቀም ያለ ገቢ ካላቸው ሰዎች ውጪ የማይቀመስ መሆኑንም በአጽንኦት ይገልጻል፡፡ ብዙዎች ለሠርግ ወይም ለሌላ መርሐ ግብር ሲባል ግዴታ ካልሆነባቸው በስተቀር ጥበብ ለመግዛት እንደማይደፍሩም ያክላል፡፡ በባህላዊ ልብሶች አሠራርና በሚሸጡት ዋጋ ረገድ ቁጥጥር ቢደረግ ለውጥ እንደሚመጣ ያምናል፡፡ የአገር ባህል ልብስ በስፋት መቅረቡ፣ በብዙዎች ይመረጥና ይለበስ ዘንድ በተለያየ ዲዛይን መቅረቡ እሰየው የሚያስብል ቢሆንም ይህ በአቅርቦት፣ በጥራትና በተሻለ ዲዛይን እየቀረበ ያለ የአገር ባህል ልብስ ዋጋ ሰማይ እየነካ መሄድ የአገር ባህል ልብስ ሆኖ መቀጠል መቻሉን ጥያቄ ውስጥ ይከታል፡፡ ልብሱን ማድረግ የሚችለው ሰፊው ሕዝብ አገሬው መሆኑ ቀርቶ የውጭ አገር ዜጎችና ዳያስፖራው ከሆነ፤ ሰፊው ሕዝብ ከዲዛይንና ከጥበብ አንፃርም፣ በእውነተኛው ጥበብ ፋንታ የሚጠለፈውን፣ ከውጭ የሚገባውን ጥለት መሰል ጨርቅና ሸማ ሳይሆን ሳተንን ወደ መምረጥ (ተገዶም ቢሆን) መሄድ የብዙዎች ጭንቀት ሆኗል፡፡
ኵሉ ሰብ ሃብታም፡ ኵሉ ሰብ ድኻ፡ ኵሉ ሰብ ጥዑይ፡ ዅሉ ሰብ ሕሙም ክኸውን ኣይክእልን ኢዩ። ኩሉ ጊዜ ሓጎስ፡ ዅሉ ጊዜ ሓዘን፡ ኩሉ ጊዜ ሰላም፡ ኵሉ ጊዜ ዂናት ክኸውን ኣይክእልን ኢዩ። ንኹሉ ጊዜ ኣለዎ። ንኹሉ ሰብ ኣብ ሓደ ጊዜ ሓደ ዓይነት ዋኒን የብሉን። ንገለ ክህልዎ ከሎ ንገለ ግን ይስኣኖ። ኩሉ ሰብ ብሓደ ጊዜ ክትህልዎ እትኽእል ስሙ እያ። ሰብ ምስ ሞተ ስሙውን ትጠፍእ ዝዝክሮ የብሉን። ናይ ቅዱሳን ስም ግን ኣይጠፍእን ኢዩ። እኳ ደኣ ካብ ብሕይወቶም ከለዉ ንላዕሊ ድሕሪ ዕረፍቶም ይኹላዕ። ዘማራይ ዳዊት 'መዘከርታ ጻድቕ ንዘለኣለም ይነብር።' ከም ዝብል፡ በዚ ምኽንያት ስሞም ካብ ኩሉ ኣስማት ንላዕሊ ደሚቑ እናተዘከረ ይነብር። ስም ቅዱሳን ዘይምጥፍኡ ምሥጢር እንታይ ኢዩ፧ ኣብ ሰማይ መዝገብ ሕይወት ስለዝተጻሕፈ። ጐይታናን መድኃኒና ኢየሱስ ክርስቶስ ነቶም ሰብዓን ክልተን ኣርድእቲ በብኽልተ ለኣኾም እሞ 'ከም ኣባጊዕ ናብ ማእከል ቶዃሉ እሰደኩም።' ንብዘለዉ ሕሙማት ፈውሱ፡ መንግሥቲ ኣምላኽ ናባኻትኩም ቀሪባ ኣላ ኢልኩም ስበኹ ኢሊ ምስ ለኣኾም፡ ኣጋንንቲ ውን ብስሙ ስለ ዝተኣዘዝዎም በዚ ሓዋርያት ተሓጎሱ። ጐይታ ግና "ግናኸ ስምኩም ኣብ ሰማይ ስለ ዝተጻሕፈ ደኣ ተሓጎሱ እምበር፡ መናፍስቲ ስለ ዝተመለኹልኩም ኣይትተሓጎሱ። ሉቃ10፥20 ከምኡውን ሊቀ ነቢያት ቅዱስ ሙሴ ንእግዚአብሔር፥ ነዚ ሕዝቢ ካብ ተጥፍኦ ንዓይ ካብ መዝገብ ሕይወት ሕኸኸኒ ኢልዎ ኢዩ። ስለዚ ስም ቅዱሳን ኣብ መዝገብ ሕይወት ስለዝተጻሕፈ ክርሳዕን ክጠፍእን ኣይክእልን ኢዩ፡ ንዘለዓለም እንዳ ተዘከረ ይነብር። 2ይ ቤተ ክርስቲያን ቤት እግዚአብሔር እያ። ከምቲ ኣነ ኣብ ቤተይን ኣብ ውሽጢ ደምበይን ሥፍራ፡ ካብ ኣወዳትን ኣዋልድን ዝበልጽ ድማ ስም ክህበካ እየ። እወ ፥ ዘይርሳዕ ዘለዓለማዊ ስም ክህበካ እየ። ት.ኢሳ 56፥5-6 ቤተክርስቲያን ንቅዱሳን ኣብ ቤታ ሥፍራን ደምበን ብምሃብ እንዳ ማርያም፡ እንዳ ቅዱስ ጊዮርጊስ፡ እንዳ አቡነ ተክለሃይማኖት ,,,,, ብምባል ስሞም ጸዊዓ፡ ገድሎም ጽሒፋ፡ ታቦት ቀሪጻ፡ ቤት ሓኒፃ፡ ስሞም ኣብ ቤተ ክርስቲያን ንዘለዓለም ከምዝጽዋዕን ከም ዝዝከርን ትገብር። ስለዚ ስም ቅዱሳን ኣብ ቤት እግዚአብሔር ብድሙቕ ቀለም ተወሪቑ፡ ብስብሐትን ብማሕሌትን ብዝማሬን እናተዘከረ ይነብር። ቤተ ክርስቲያን ክሳብ ዘሎ ስሞምውን ኣሎ። ስሞም ንዘለዓለም ኣይጠፍእን ኢዩ። 3ይ ሃብቲ ቤተክርስቲያን ኣዝዩ ብዙኅ ኢዩ። ብመጻሕፍቲ፡ ብገድላትን ብታሪኽን ዝወዳደራ ዘይብላ ቤተክርስቲያን ሓደ ካብቲ ብዘይምቁራጽ ነቲ ዘይጠፍእ ስሞም እትዝክረሉ "ስንክሳር" ዝተባህለ መዝገብ ቅዱሳን ኣቦታትናን ቅዱሳት ኣዴታትናን ዘለዎ መጽሓፍ ኢዩ። ብዘይምቍራጽ ዓመት ምሉእ ብብመዓልቶም ስሞም ብምዝካር ገድሎም ብምንባብ፥ ትሕትና፡ ትዕግሥቲ፡ ፍቕሪ፡ ንጽሕና ቅዱሳን ኣብ ምእመናን ብዘይርሳዕ መዘከርታ እናሓነፀት ትነብር። ስለዚ በዚ ስም ቅዱሳን መዓልታዊ እናተዘከረ ይነብር። ገድላቶም ኣብ ቤተ ክርስቲያን እናተነበ ስለዝነብር ስሞም ኣይጠፍእን ኢዩ። 4ይ ስም ቅዱሳን ኣብ ውሽጢ ቤተ ክርስቲያ ከይተሓጽረ ኣብ ቤት ነፍስ ወከፍውን እናተዘከረን እናተጸውዐን ይነብር። ዅሉ ኣማኒ ኦርቶዶክስ ኣብ ሰማይ ዑቝባ ዝኾንዎ፣ ዘማልድሉ፣ ካብ ቅዱሳን መሪጹ ዝክሪ ብስሞም ይገብር ኢዩ። ብፍሉይ ኣጋጣሚ ይኹን ካብ ስድርኦም ዝተረከብዎ ዝኽሪ ቅዱስ ሚካኤል፡ አቡነ አረጋዊ፡ አቡነ ብፁዕ አምላክ፡ አቡነ ተክለሃይማኖት,,,,,,, እዚ ኣብ ነፍስ ወከፍ ህዝበ ክርስቲያን ዘሎ ኢዩ። ከምቲ "ካብዞም ንእሽቱ ንሓደ እኳ ብስም ወዲ መዝሙር ዝሑል ብርጭቆ ማይ ጥራይ ዜስቲ ዓስቡ ከቶ ከምዘይስእን ብሓቂ እብለኩም ኣሎኹ” (ማቴ. 10፡41-42) ዝበሎ። ከምኡውን መዘከርታ ጻድቕ ንበረከት ኢዩ። ምሳ 10፥7 ዝብል ቃል ኣምልኽ ዘኪሮም ምእመናን ጸበል ዝክር ብምግባር ካብ ቅዱሳን በረኸት ምእንቲ ክቕበሉ፡ ንጥሙይ ብምዕንጋል፣ ንጽሙእ ብምርዋይ በረከቶም ይካፈሉ። እምበኣር በዚ ውን ስም ቅዱሳን ኣብ ገዛ ምእመናን ይዝከር ኢዩ። ስለዚ ስም ቅዱሳን ከም ስየ ይልምልም እምበር ኣይጠፍእን ኢዩ። 5ይ. ንሕና ኣመንቲ መቕደስ ኣምላኽ ተባሂልና ተጸዊዕና ኢና። እምበኣር ሰብነትና መቕደስ ኣምላኽ ኢዩ። መቕደሱ እንተዄንና ከኣ ስም ቅዱሳን ኣብኡ ከምዝጽዋዕ ተነጊሩና ኢዩ፣ ( ኢሳ 56፡6)። ስለዚ ቤት መቕደስ ኣምላኽ ስለዝኾንናን ወልደ ጴጥሮስ፡ ምልእተ ጸጋ፡ ወልደ ጊዮርጊስ፡ ዑቚባ ጊዮርጊስ፡ ጽላተ ሙሴ፡ ወለተ ማርያም፡ ትርሲተ ማርያም፡ ወለተ ሚካኤል እናበለት ቤተ ክርስቲያን ምስ እትህበና። በዚ ምኽንያት ስም ቅዱሳ ኣባና ከምዝጽዋዕ ይኸውን። ኣስማትና መልእኽቲ ኃዘል ኢዩ። ስምና ልማኖ ኢዩ፡ ስምና ጸሎት፡ ምስጋና፡ ምህለላ፡ ትእዛዝን ስብከትን ኢዩ። ስም ይመርሕ ጥዋፍ የብርህ ከም ዝብሃል ግብርና ንስምና ምእንቲ ክመስል ቤተክርስቲያን ኣዝዩ ዘደንቕ ስም ሂባትና። ስለዚ ስምና ብስም ቅዱሳን ስለዝጽዋዕ ስሞም ኣይጠፍእን ኢዩ። ቤተ ክርስቲያንን ኣመንትን ክሳዕ ዘለዉ ስም ቅዱሳንውን እናተዘከረ ይነብር። መዘከርታ ጻድቕ ንዘለኣለም ይነብር። ሰላም ለዝክረ ስምከ ክብረ ነዳያን ነገድ፡ ወለሥእርተ ርእስከ ሰላም ዘግልባቤሁ መረግድ፡ ሰይፈ ሚካኤል ሰሎምን ንጉሠ ምናኔ ውሉድ፡ መኑ እምግብር ዘከማከ እምግብረ መላእክት ልማደ፡ እንበለ ማርያም እግዝእትከ እምዓለም ፈቃደ።
በሀገራችን በሙስሊሙ ማህበረሰብ ላይ ለዘመናት ሲፈራረቁበት የነበሩ መጠነ ሰፊ ችግሮችን ደረጃ በደረጃ ለመፍታት በሚደረገዉ ጥረት ሙስሊሙ ማህበረሰብ ድምጻችን ይሰማ በሚል መሪ ቃል ባደረገዉ የህገመንግስት ፤ የመብትና የእምነት ነጻነት መከበርን ተግባራዊ ለማድረግ በቁርጠኝነት የከፈለዉን መስዋዕትነት እና በሀገሪቱ የተከሰተዉን አንጻራዊ ለዉጥ ተከትሎ ከመሰረታዊ ጥያቄዎች በዉል የሚጠቀሱ ዉስን ተግባራት ተፈጻሚ ቢሆኑም የፌድራል መጅሊሱ ግን ለዉጥን ተቀብሎ ሙስሊሙን ማህበረሰብ የኢኮኖሚያዊ ፤ ፖለቲካዊ እና ማህበራዊ ችግሮችን ለመፍታት በሚያስችል መልኩ ከፍ ወዳለ ደረጃና ቁመና ላይ ማሻገር ሲገባቸዉ ከተቋቋሙበት ጊዜ ጀምሮ ከሽኩቻ የዘለለ ስራ አለመስራቱና ከአንድ የቦርድ አባል ጋር የደረሰበትን የሀሳብ ልዩነት በዉይይት የመፍታት አቅም አጥሮት በእገዳ ደብዳቤ ተወስኗል ። ቀደም ሲል በነበረዉ የድርጅቱ መተዳደሪያ ደንብም ሆነ ሚያዝያ 23 2011 በሸራተን አዲስ ሆቴል በተደረገዉ ሀገራዊ ስብሰባ ተቋሙን በአዲስ መልክ ለማደራጀት በተዘጋጀዉ ተቋማዊ የስምምነት ሰነድ መሰረትም ቢሆን ድርጅቱን በበላይነት የሚመራዉ ቦርድ ሆኖ ሳለ በሌላ መልኩ በማንኛቸዉም ተቋማት አደረጃጀት መሰረት ቦርዱ የበላይ የድርጅቱ አስፈጻሚ አካል መሆኑ እየታወቀ በማን አለብኝነት በማንኛዉም መልኩ ተቀባይነት ባይኖረዉም የድርጅቱ የበላይ አካል የሆነዉ የፌድራል መጅሊስ ቦርድ ዋና ጸሀፊ የሆኑት አቶ ከማል ሀሩንን በኡለማ ምክር ቤት በተጻፈ ደብዳቤ አግጃለሁ ማለቱ ምን ተፈልጎ እንደሆነ ለመተንበይ አጠራጣሪ ጉዳይ ሆኗል። በአዲስ መልክ ከተዋቀሩ ጊዜያዊ ኮሚቴዎች አንዱ የሆነዉ የፌድራል መጅሊስ ቦርድ ተጠሪነቱ ለጠቅላላ ጉባኤ ሲሆን ሁሉም ጊዜያዊ ኮሚቴዎች በቀጣይ በስድስት ወራት ዉስጥ የምርጫ አፈጸጸምና መሰል ሂደቶችን ማመቻቸት እንዳለባቸዉ ቢታወቅም ከአንድ ዓመት በላይ በሆነ ጊዜ ዉስጥ ምርጫ አለማካሄዳቸዉ ብቻ ሳይሆን በወቅቱ በጠቅላላ ጉባኤዉ የተወከሉ አካላትን በተለያዩ ሰበብ አስባቦች አባላቱ በተመደቡበት የስራ ገበታ ላይ እንዳይገኙ ወይንም በፈቃዳቸዉ ለቀዉ እንዲሄዱ ከማመቻቸት አልፎ ሌሎች የተሰጠንን የህዝብ ሀላፊነት በቁርጠኝነት መወጣት አለብን በሚል በጽናት የቆዩትን ደግሞ በደብዳቤ በማገድ ድርጅቱ እንደተቋም ለመንቀሳቀስ በሚችልበት ደረጃ ላይ እንዳይደርስ ተዳርጓል። ከሁሉም በላይ እጅግ የሚገርመዉ ግን ሀገራችን ባለችበት በዚህ ፈታኝ ወቅት ሙስሊሙን ማህበረሰብ የሚከፋፍል ብሎም በመንግስት ላይ እንዲነሳሳ የሚያደርግ ተግባር ለመፈጸም በሚያስችል ሁናቴ ሌላ የጦርነት አዋጅ ክተት በሚመሰል መልኩ ጊዜዉ የተመረጠበት ምክንያት መንግስት በራሱ ወሳኝ ጉዳይ ስለተጠመደ ትኩረቱን እኛ ላይ ስለማያደርግ እኛ የፈለግነዉን ለማድረግ ያመቻል በሚል የወሰዱት የተሳሳተ ግምት ሲሆን በሌላ መልኩ ደግሞ ሙስሊሙ ማህበረሰብ የተለየ አቋም እንዳለዉ አስመስሎ ተጠያቂ ለማድረግ ታቅዶ የተሰራ ሥራ እንደሆነም ግልጽ ነዉ። በሌላ እይታ እንደምንረዳዉ ከሆነ ሀገራችን አሁን ካለችበት የጦርነት ፍልሚያ ወቅት የህብረተሰቡን ትኩረት ወደ ሌላ አቅጣጫ የመዉሰድ አጀንዳ ለመፍጠር ከመሞከር የዘለለ ሌላ ፋይዳም የለዉም ብለንም እናምናለን። እንደ የእምነት ተቋምነቱ በሀገር ዉስጥ ጦርነትና መሰል ሁሉ አቀፍ ችግሮች ሲከሰቱ ህብረተሰቡን በማስተባበር ችግሮቹ ሊቀረፉ እና በሰዉ ህይወትና ብሎም ለሚወድመዉ ንብረት በማሰብ ዘላቂ መፍትሄ መሻት እንጂ በህብረተሰቡ መካከል አንድነትን የሚያሻክሩ እንቅስቃሴዎችን ለመፍጠር መጣር ህብረተሰቡን ለመለያየት ብሎም በመንግስት ላይ ጫናን ለመፍጠር ሆን ተብሎ ታቅዶ የተደረገ አጸያፊ ድርጊት ነዉ። ከተጠያቂነትም አያድንም። የኡለማዎች ምክር ቤት የስራ ድርሻዉን ለይተዉ ሊያዉቁ እንደሚገባ ለመጠቆም እየወደድን እገዳዉ አግባብ ባለመሆኑ ይቅርታን ባዘለ መሻሪያ ደብዳቤ ሊያስተካክል ይገባል እያልን የፌድራል ቦርድ እና የኡለማዎች ምክር ቤት በጋራ ቁጭ ብለዉ ችግራቸዉን እንዲፈቱና ዉጤቱንም ለህብረተሰቡ በጋራ እንዲያሳዉቁ እያሳሰብን ሙስሊሙ ማህበረሰብም በሀገራችን እየተካሄደ ያለዉን ጦርነት ከግንዛቤ በማስገባት ሙስሊሙ ማህበረሰብ ተጨማሪ ችግር እንዳይሆን በጥንቃቄ ለችግሩ መፍትሄ ለመሻት በጋራ መንቀሳቀስ እና የታገለለትን ዓላማ ለስኬት እስኪያበቃ ድረስ ያለምንም መሸማቀቅ በሰላማዊ መንገድ መታገል እንዳለበት መዘንጋት የሌለበት ጉዳይ እንደሆነ በማመን ነዉ።
የጎረቤት ኬንያ ዳኛ ለኬንያ መንግሥት አስፈጻሚው ክፍል ልኩን ነገረው፤ ሕገ መንግሥቱን በመርፌ አስተኝተህ ሕገ መንግሥቱን የሚጻረር ሕግ ለማውጣት አትችልም፤ ስለዚህም የሰነዘርኸውን የጉልበት ሕግ አንሣ፤ አለው፤ ዳኛ አይጥፋ! ሌላ ቢቀር ከጎረቤት ዳኝነትን እንስማ፡፡ ኢትዮጵያ ውስጥ ዳኛ ቢኖር ስንት ጋዜጠኛ፣ ስንት የሃይማኖትና ስንት የፖሊቲካ መሪዎች ከየወህኒ ቤቱ ይወጡ ነበር! ሁላችንም እንደልባችን ሳንፈራ፣ ሳንፈራራ በሙሉ ነጻነት ችግሮቻችንን የወያኔን ጭቆና ጨምሮ ለመወያየትና መፍትሔዎችን ለመለዋወጥ የምንችልበት መድረክ፣ ጋዜጣ፣ መጽሔት፣ ራድዮና ቴሌቪዥን በኢትዮጵያ ውስጥ ይኖረን ነበር፤ ስንት ሰው ሥራ ያገኝ ነበር፡፡ ከሁሉም በላይ በየመንገዱ ጠመንጃ የያዘ ሊያስፈራራን የሚሞክር ሆድአደር እያየን፣ እንደዚሁም በየጫካው ያሉትን እያሰብን ሰላማችንን ከምናጣ አበባውን ትተን፣ ሩዙን ትተን፣ የተወደደልንን ጤፋችንን እያመረትን አዲስ ኑሮ ብንጀምር የተሻለ ነበር፡፡ ግን አንድ እንቅፋት አለብን፤ እነዚህ ከየኪዮስኩ እውቀት ገዝተን አዋቂዎች ሆነናል የሚሉት እንትኖች እንመጀመሪያ ችግሩ እንዲገባቸው፣ ሁለተኛ መፍትሔው እንዲገባቸው፣ ሦስተኛ ጉልበትና እውቀት አንድ አለመሆናቸውን ብቻ ሳይሆን በጉልበት እውቀት የማይገኝ መሆኑን ማሳመን በረዶ እየወረደ የስሜን ተራራን መውጣት ነው፤ በረዶ ሳይኖር ወጥቼዋለሁ! እነዚህን የጉልበት አዋቂዎች — ስለሽማግሌዎችና አሮጊቶች ሳያስቡ፣ ስለመብራት ኃይል ሳያስቡ፣ ስለውሀ ሳያስቡ ሁሉም በጉልበት ፎቅ ይውጣ የሚሉ! ይባስ ብለው ለእስረኛውም ፎቅ እየሠሩለት ውጣ! ሊሉት ነው! እነዚህ የጉልበት አዋቂዎች የአበሻ ኑሮ፣ ቡናው፣ ሙቀጫው፣ ምጣዱ፣ በርበሬው፣ ቁሌቱ፣ ቄጤማው፣ ዶሮና በግ ማረዱ፣ ኧረ ስንቱ! ሳይገባቸው ቻይና በነገራቸው የሚያውቁትን የሚረሱ ማን ያስተምራቸው! እናውቃለን ስለሚሉ እንዴትስ ይማራሉ? በእውነት ለመማር ቢፈልጉስ ስንት ዓመት ሊያስፈልጋቸው ነው!
ድርብ ወይ ብዝሐ-ቋንቋ ንውልቀ-ሰብ ይኹን ንሕብረተ-ሰብ ኣዝዩ ጠቓሚ ኢዩ። ካብ ሓደ ሃገር ናብ ካልእ ሃገር ዝቐየሩ ስድራቤታት፡ ቋንቋ ኣደኦም ምስ ዚዕቅቡ ምስ ሃገሮም ርክቦም ኪቕጽሉ ዝቐለል ይዀነሎም። ካብ ከምዚኦም ዓይነት ስድራ-ቤታት ዝተወልዱ ቈልዑ፡ ቋንቋ ስድራኦም ኪዛረቡ ዚኽእሉ ምስ ዝዀኑ፡ ባህሊ ስድራ-ቤቶም ንኺቕበሉ ዝዓበየ ዕድል ኣሎዎም። ድርብ ቋንቋ ዘሎዎም ሰባት፡ ጥቕሚ ብዝሐ-ባህልታት ብቐሊሉ የስተ ማቕሩ፡ ሰፊሕ ኣረኣኣያ ዓለም ኪፈጥሩ ከኣ ይኽእሉ። ቋንቋ ኣደ፡ ንርክብ ኣብ መንጎ ስድራቤታትን ኣዝማድን፡ ንቘልዑ ከኣ ኣብ ናይ ገዛእ ርእሶም መንነትን ዝምድናን ርግጸኛታት ኪዀኑን ኣዝዩ ጠቓሚ ኢዩ። ኵሎም ቘልዑ ክልተ ወይ ዝያዳ ቋንቋታት ኣብ ሓደ ግዜ ኬጽንዑ ይኽእሉ ኢዮም። ግን ንኽልቲኡ ቋንቋታት ብማዕረ ዚኽእሉዎ ሳሕቲ ኢዩ። ቈልዓ፡ ንኽልቲኡ ቋንቋታት ብዝለ ዓለ ደረጃ መታን ኬማዕብሎ፡ ሓገዝ ስድራ-ቤትን ቅድመ ትምህ ርትን ቤት ትምህርትን የድሊ። ምስቲ ቘልዓ ርክብ ዘሎዎም ዓበይቲ፡ እቲ ቘልዓ ቋንቋ ኣደኡ ንኺጥቀም ብዝተፈላለየ መንገዲ ኬተባብዑዎን ኪድግፉዎን ኣድላዪ ኢዩ። ቋንቋ ውሑዳን ብምጥቃም- ኣብ ስድራ-ቤታት ጥራይ ዘይኰነ፡ ኣብ ቦታ መጻወቲ፡ ኣብ ቅድመ ትምህርቲ፡ ኣብ ክፍልን ኣብ ስራሕን - ስድራ ቤታትን መምህራንን ነቲ ቘልዓ ብዝሐ ቋንቋ ምህላው ባህርያዊ ከም ዝዀነ ብጭቡጥ ኬርእዩዎ ይኽእሉ። ድርብ-ቋንቋነት ብዙሕ ኣወንታዊ ነገራት ስለ ዘሎዎ፣መብዛሕትኦም ክልተ ወይ ሓያለ ቋንቋ ዘሎዎም ስድራ-ቤታት ነዞም ቋንቋታት’ዚኣቶም ኬልግሱዎም ኢልካ ምሕሳብ ብፍጹም ዘይክኣል’ዩ።
ርዕስ በአዲስ አድማስ ጋዜጣ ላይ የጻፈው ጽሑፍ የዚህ አጭር አስተያየት የመነሻ ሀሳብ ነው፡፡ በዚህ አጋጣሚ የሐፊው ምልከታ በሳል ስለነበር ላመሰግነው እወዳለሁ - ብዙ ነገሮችን እንዳስተውል ስላስቻለኝ፡፡ እኔ የምለው፣ ሰሞኑን በዓለማዊ የህትመት ሚዲያዎች የፊት ገፆች ላይ ለምንድን ነው የዲያቆናት ጉዳይ የበዛው እውነት ጉዳዩ ለዚህ የሚያበቃ ሆኖ ነው? ወይስ በሀገሪቱ ውስጥ ለህትመት ሚዲያ የፊት ገጽነት የሚበቁ ርዕሰ ጉዳዮች ስለጠፉ ነው? በእኔ በኩል ግን፣ እውነቱን ለመናገር ከሆነ ከዲያቆናት አለመግባባት እጅግ በላቀ መልኩ ሚዛን ሊደፉ የሚችሉ በርካታ ርዕሰ ጉዳዮች አሉ፡፡ እንደኔ እንደኔ ከሆነ፤ አይደለም ሊጻፍላቸው የሚገባቸው ነገሮች ኖረው ቀርቶ፣ ምንም አንገብጋቢ ነገር ባይኖር እንኳ በአሁኑ ወቅት በየህትመት ሚዲያዎቻችን የፊት ገ ላይ እያነበብናቸው የሚገኙት የዲያቆናት ጉዳይ የፊት ገጽ ሽፋን ሊያገኙ አቅሙ ያላቸው አይመስለኝም፡፡ ለነገሩ አሁን አሁን፣ የሃይማኖት እና የቤተክርስቲያን ጉዳይ መንፈሳዊ መሆኑ ቀርቶ አለማዊ ጉዳይ እየሆነ መምጣቱን በብዙ መልኩ እያስተዋልነው ነው፡፡ ስለዚህም ይመስለኛል የህትመት ሚዲያውም ጉዳዩን እንደ አንድ አለማዊ ጉዳይ በሰፊው እንዲሠራበት የተገደደው፡፡ ይህ በመሆኑ የህትመት ሚዲያዎቻችንን አለመኮነኑ ይመረጣል፡፡ የሆነው ሆኖ ግን፣ ሚዲያው ለአንባቢው ስለሚደርሰው ርዕሰ ጉዳይ ክብደት እና ቅለት ሊያጤነው የሚገባው ይመስለኛል፡፡ በተለይ ደግሞ ለፊት ገጽነት ሊበቁ የሚችሉትን ጉዳዮች በመምረጡ ረገድ፡፡ የአንድ ቤተክርስቲያን ተቀዳሚ ተግባር ወይም ተልእኮ መንፈሳዊ ህይወትን ማቅናት እንጂ አለማዊ ህይወትን ማመቻቸት አይደለም፡፡ ይህ ማለት ግን፣ ሃይማኖት ጨርሶ የአለማዊ ህይወት ማቅኛ መሳሪያ አይደለም ማለት እንዳልሆነ አንባቢዎች እንዱረዳልኝ እፈልጋለሁ፡፡ ነገሩ የቅደም ተከተል፣ የተልእኮው መጠን ነው እንጂ በእርግጥ ለሁለቱም የሚሆን ነው፡፡ ይህ ሆኖ ሳለ፣ መንፈሳዊ ህይወትን ከማስቀደም ይልቅ ሃይማኖትን እንደ የዕለት ተዕለት የኑሮ ማቅኛ ብቻ እየተወሰደ መምጣቱን እየለመድነው እንገኛለን፡፡ ይህ ባይሆን ኖሮ፤ በቤተክርስቲያን ውስጥ ሊቋጩ የሚገባቸው አለመግባባቶች አለማዊ የህትመት ሚዲያ ላይ ባላየናቸው ነበር፡፡ አንዱን ከአንዱ ለመለየት የተቸገርን ይመስለኛል፡፡ የመንፈሳዊ ህይወት ምግባሩ ምንድን ነው? የአለማዊውስ. . .? በሁለቱ መካከል ፍንትው ብሎ የሚታይ መስመር አለ፡፡ ሲጀመር ቤተክርስቲያን የምትሰብከው እኮ ተቻቻሉ፣ እርስ በእርሳችሁም ተዋደዱ ነው አይደለም እንዴ?! ነው እንጂ! ታዲያ ይህንን እየተሰበክን፣ የአደባባይ ሚስጢር እስኪሆን ድረስ የመምህራኖቻችንን መልካም ያልሆኑ ጉዳዮች ከየጋዜጣው እና ከየመጽሔቱ ማንበብ ነበረብን? ያውም በእኔ እምነት ይህ ቁልጭ አድርጐ የሚያሳየው፣ የተነሳንበት እና የምንሔድበትን መንገድ መዘንጋታችንን ነው፡፡ ሳናውቀውም ሆነ ፈልገነው፡፡ በእርግጥ በየትኛውም ጊዜና ቦታ አለመግባባቶች ሊፈጠሩ እንደሚችሉ እሙን ነው፡፡ ተፈጥሮአዊም ነው፡፡ አይደለም ስንቱን ማድረግ የሚቻለው እና ትልቁን የማስተዋል ጋ የተቸረው ሰው ቀርቶ፣ ግዑዝ ነገሮችስ ይገጫጩ የለም እንዴ? ለልዩነት መስፋት ምክንያት የሆኑ አለመግባባቶች ሊጠቡ የማይችሉበት ምክንያት ያለ አይመስለኝም፡፡ አይደለም መንፈሳዊ ህይወትን ለሚመሩት ቀርቶ አለማዊ ህይወትን ለሚመሩት ራሱ የሚቻል ነገር ነው፡፡ ትልቁ ብልሃት እና አስተዋይነቱ መቻቻሉና መደማመጡ ነው እንጂ እከሌ እንዲህ አለ፣ እከሊት እንዲህ አለች. . . አይደለም፡፡ ሁሉንም መተው፤ የላይኛውን በማሰብ፡፡ ለነገሩ ይህንን እኔ ራሴ የሰማሁት ከየትም አይደለም፡፡ ከእናንተው ነው፡፡ ታዲያ እኛ እንድናደርገው እየነገራችሁን እናንተ ማድረግ ለምን ተሳናችሁ? ይህ ደግሞ፣ እለት ተዕለት ስለ ነፍሳቸው ለሚታክቱ እና እውነተኛ መንፈሳዊ ህይወትን ለሚመሩት እጅግ በጣም ቀላል ነገር ነው፡፡ ሁላችንስ ተቻችለን ነው እንጂ በመካከላችን ላለመግባባት የሚያስችሉ ልዩነቶች ጠፍተው አይደለም፡፡ ለዚያ ጉዳይ ከሆነ፣ ..ልዩነት ውበት ነው.. እስከተባለ ድረስ፣ ላለመስማማት መስማማት ይቻላል፡፡ ስርዓት ባለው መልኩ ነው ይህ መሆን ያለበት፡፡ የግድ ልዩነትን ለመግለጽ በሚዲያ ላይ መነታረክ የሚያስፈልግ አይመስለኝም፡፡ ያውም በመንፈሳዊ ህይወታችን ላይ ጉልህ ሚና በሚጫወቱ ግለሰቦች፡፡ ተዘንግቶ ይሆናል እንጂ መነታረኩ (በግልጽም ሆነ በተዘዋዋሪ) በስንቶች ህይወት ላይ የራሱ የሆነ አሉታዊ ተጽእኖ አለው፡፡ በነገራችን ላይ፣ ማንም ሳይበደልና ሳይነካ እንደው ከመሬት ተነስቶ ለማዳመቅ ነው በየህትመት ሚዲያዎች ላይ የሚጽፈው ወይም እንዲጻፍ ምክንያት የሚሆነው ከሚል ጭፍንነት ተነስቼ አይደለም ይህንን ለማለት የፈልግሁት፡፡ እርግጥ ነው፤ ችግሮች ይኖራሉ፤ በእርግጥም አሉ፡፡ የኔ ትልቁ ነጥብ ግን መንፈሳዊነቱ፣ መምህርነቱ እንዲሁም አስተዋይነቱ የቱ ላይ ነው? ተግዳሮቶች ባጋጠሙን ቁጥር መነታረኩ ነው? ያልተመቹን ነገሮች በገጠሙን ቁጥር በየህትመት ሚዲያዎች ላይ ማንፀባረቁ ነው? እነዚህ ድርጊቶች በመንፈሳዊ ህይወት ውስጥ ላለ፣ አላስተዋይነት ይመስለኛል፡፡ ምክንያቱም ይህ እንደሚሆን ቀድሞውኑ ይታወቃላ. . .! መቼስ፣ ላወቁና ክርስትናን ጠንቅቀው ያውቃሉ ተብለው ለሚታሰቡት ስለ ክርስትና ማስረዳት እንደ ቂልነት ይቆጠራል እንጂ፣ እንደው ዓለም ለፈጠራት ለገዛ ለባለቤቷ ራሱ አለመመቸቷ ሳይገባቸው ቀርቶ ነው? እንደኔ እንደውም ይህ ድርጊት የስንቱን መንፈሳዊ ህይወት ለማቅናት አቅሙ እና እውቀቱ ካላቸው በጭራሽ የሚጠበቅ ስነ ምግባር አይደለም፡፡ Read 1256 times Last modified on Saturday, 13 August 2011 09:25 Tweet Published in ህብረተሰብ More in this category: « ሞሎች እና ብርሐን ስለበሽታ እናውጋ » back to top ላንተና ላንቺ ጎጆ…የካንሰር ሕሙማን ማረፊያ ጎጆ የካንሰር ህሙማን ማረፊያ በአዲስ አበባ ተክለሀይማኖት በጥቁር አንበሳ ሆስፒታል አካባቢ ወደጎላ ሚካኤል በሚወስደው መንገድ ከተክለሀይማኖት ጤና ጣቢያ ውስጥ የራሱን ማረፊያ በማሰራት ስራ የጀመረ ነው፡፡ ጎጆ እንዲመሰረት ምክንያት ከሆኑት መካከል ህብረተሰብ “ናሽናል አቪዬሽን ኮሌጅ ተምሮ ችግር የሚያወራና የሚያቃስት ሰው አይገኝም” Written by ናፍቆት ዮሴፍ ህልምን እውን አድርጎ የማለፍን ያህል ስኬት የለም የዛሬው እንግዳችን በኢትዮጵያ አየር መንገድ ውስጥ አብራሪ ነበሩ-ፓይለት። በኬንያ፣ በታንዛንያና አውስትራልያ በዚሁ ሙያ ለረዥም ዓመታት አገልግለዋል። ባጠቃላይ በዚህ ሙያ ውስጥ ከሩብ ክፍለ ዘመን ርዕሰ አንቀፅ በእንቅርት ላይ ጆሮ ደግፍ ከዕለታት አንድ ቀን ሁለት እውቅ ሀብታም ገበሬዎች በአንድ መንደር ይኖራሉ። ሁለቱም ራሳቸው ላይ ምናምኒት ፀጉር አልነበራቸውም። በዚህም ምክንያት “ሁለቱ እንቁላሎች” የሚል ቅጽል ስም ተሰጥቷቸው ነበር። በጣም የሚዋደዱ ባልንጀሮች ናቸው። አንድ
ኣብ ታሪኽ ኢትዮጵያ ፈላመይቲ ጓል ኣንስተይቲ ፕረዚደንት ዝኾና ሳህለወርቅ ዘውዴ ብዛዕባ ኣተዓባብይአን፣ትምህርቲ፣ናይ ስራሕ ተመኩሩአንን ኣብ ዙሪያ ጭብጢ ዘስምዕኦ መደረን ምስ ድምጺ ኣሜሪካ ቃለ መጠይቕ አካይደን። ኣርባዕተ ደቂ ኣንስትዮ ጥራሕ ካብ ዘፍረዮ ስድራ ከምዝተወልዳ ዝገለፃ ፕረዚደንት ሳህለወርቅ ወለደን ብፍላይ ድማ ወላዲ ኣቡአን ኣብ ብቕዓት ደቂ ኣንስትዮ ዝኣምኑ ምንባሮም ይገልፃ። “ብፍላይ ወላዲ ኣቦና ኣብ ብቕዓት ደቂ ኣንስትዮ ዝለዓለ እምነት ነይሩዎ።ዋላ ሓደ ነገር ኣይሕርብተክንን፣ኩሉ ነገር ክትሰርሓ ትኽእላ ኢኺን እናበለናየ እየ ዓብየ።ክሳብ ሎሚ ኣብ እዝነይ ዝሰምዖ እዚ እዩ።ሓደ ፈተና ከጋጥመኒ ከሎ እንታይ ክገብር ከምዘለኒ ተማሂረ እየ ዓብየ።ኣምላኽ ይመስገን ንዘጋጥመኒ ፀገም ድማ ይዋፅኦ እየ።” ኣብ ፈረንሳ ቋንቋ ፈረንሳ ተማሂረን እየን ዓብየን።ትምህርተን ወዲአን ናብ ሃገረን ምስተመልሳ ኣብ ሚንስትሪ ትምህርቲ ብሕታዊት ሓላፊት ናይ ሓደ ክፍሊ ኮይነን ከምዘገልገላ ይገልፃ። ኣብ ሚንስትሪ ጉዳያት ወፃኢ ኢትዮጵያ ኣብ ዝሰርሓሉ እዋን ን20 ዓመታት ቋንቋ ፈረንሳ ኣብ ዝዛረባ ሃገራት ኣፍሪቃ ከምኡ እውን ኣብ ሕብረት ኣፍሪቃ ብኣምባሳዳርነት ኣገልጊለን። ኣብ ሕቡራት ሃገራት ሓጋዚትን ፍልይቲ ልእኽቲን ዋና ፀሓፊ ሕቡራት ሃገራት ብምዃን እውን ኣገልጊለን እየን። ብመሰረት ሕገ መንግስቲ ኢትዮጵያ ሰራዊትን ፀጋታትን ናይ ምንቅስቓስ ስልጣን ዘለዎ ቀዳማይ ሚንስትር ባህሪ ውልቀ መላኽነት እንተድኣ ኣርእዩን ዘይግብኡ ተግባራት እንተፈፂሙን ደው ናይ ምባል ድፍረት ክህልወን እንተኾይኑ ዝተሓተታ ፕረዚደንት ሳህለወርቅ ከምዚ ዝበለ ነገር ክፍጠር እዩ ዝብል እምነት የብለይን እንተተፈጢሩ ድማ ምስኮነ ክንዘራርበሉ ኢለን።እቲ ቀንዲ ነገር ግን ናይ ስልጣን ደረጃ እናልዐልካ ኣነ ብላዕሊ ካልእ ብታሕቲ ዝበል ዘይኮነ ካልእ እዩ ኢለን። “ሎሚ ኢትዮጵያ ትሓቶ ዘላ ኣዚዩ ብዙሕ ስራሕ ክስራሕ፤ናይቲ ህዝቢ ሕቶ ምምላእ እዩ።ናይ ግዝኣት ክርክር ክመፅእ ኣለዎ ኢለ ኣይኣምንን።ኣነ ብወገነይ ኣብዚ ፀዋታ እዚ ክኣትው ኣይደልን እየ።” ፕረዚደንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ኣብ ናይ ሕቡራት ሃገራት መደርአን ትኹረት ካብዝገበራሉ ሓደ ዓብይ ጉዳይ ፀጥታን ድሕነትን ኢትዮጵያ ዝምልከት እዩ።ቅድሚ ክልተ ሰለስተ ዓመታት ኣብ ኢትዮጵያ ዝነበረ ኩነታት ንህልውና እታ ሃገር ዝፈታተን ዘተሓሳስብ ሽግር ምንባሩ ብምዝኽኻር ካብኡ ግን ብዙሕ ርሕቐት ተጓዒዝና ኢና፤ኣንፃራዊ ሰላም እውን እናረኸብና ኢና መፂእና ኢለን። “ኣነ ብምኽንያት ስርሐይ ንብዙሓት ሃገራት ርእየ እየ፣ንብዙሓት ሃገራት ኣፍሪቃ ርእየ።ካልኦት ሃገራት ክንዲ ናይ ኢትዮጵያ ፀገማትን ፈተናታትን ዝፅዋራ ኣይመስለንን።ኢትዮጵያ ግን ብታሪኻ እውን ኣመስኪራ እያ።” ሰላም ንልዝብ ክቐርብ የብሉን ዝበላ ፕረዚደንት ሳህለወርቅ ህዝቢ ኢትዮጵያ ፈታዊ ሰላም እንተኾነ እውን ግዳይ ስእነት ሰላም ድማ ኮይኑ እዩ ኢለን።ነባሪ ሰላም ክረጋገፅ ዝኽእል ድልየት ህዝቢ ክረጋገፅ ከሎ እዩ ኢለን። “ክነግረካ !! ኣነ ኣብ ስርሐይ ዝርኣኹዎ ብዙሕ ግዜ ብዘረባ፣ቃል ብምእታው ብዙሕ ይበሃል።እቲ ፀገም ግን ናይ ኢትዮጵያ ጥራሕ ኣይኮነን ኣብታ ኣህጉር እውን ዘሎ እዩ።ናብ ባይታ ክትወርድ ከለኻ ኢኻ እቲ ትኽእክለኛ ነገር ትርእዮ።” ንሰን ቀጺለን ካብዚ ዝሓለፈ ግን እቲ ዘረባ ፖለቲካዊ ኮይኑ እዩ ክተርፍ ኢለን። “ኣነ ዝምነዮ ንዝኾነ ይኹን ዜጋ፣ኩላትና ክንሓልፎ ዘይብልና ቀይሕ መስመር ክነስምር ኣለና።ህይወት ፍኑው ኣይኮነትን፤ብሕጊ ይድረት እዩ።ናይ ሃገረይ ሰላም ኣብ ሓደጋ ዘውድቕ መስመር ክሓልፍ የብለይን ዝብል መርገጺ ክንኽተል ኣለና።” ፕረዚደንት ሳህለወርቅ ወሲኸን መንግስቲ ብሕጊ ዝተወሃቦ ሓላፍነት ክዋፃእ ኣለዎ እውን ኢለን። ፕረዚደንት ሳህለወርቅ ኣብ መደርአን ዘልዐልኦ ካልእ ጉዳይ መንግስቲ ኢትዮጵያ ንደቂ ኣንስትዮ ዝሃቦ ትኹረት እዩ።ናይ ባዕለን ከምኣብነት ኣልዒለን ብዛዕባ ዝተዛረባሉ ጉዳይ ደቂ ኣንስትዮ ቅድሚ ሎሚ ዝነበሩ መንግስታት እውን ይዛረብሉ ነይሮም እዮም ዝብል ተሓቲተን ክምልሳ ከለዋ ከምዚ ኢለን። “ብዙሕ ይንገር ነይሩ ምባል ሓደ ነገር እዩ፤ኣብ ግብሪ ምውዓል ድማ ካልእ እዩ።ኣብ ሕሉፍ መንግስታትን ኣብዚ ናይ ሎሚ መንግስትን ሪኢናዮ ኢና።ኣብ ካብነ ሓንቲ ጓል ኣንስተይቲ ንምልከት ኮፍ ዝበለትሉ ግዜ ነይሩ እዩ።እዚ መንግስቲ እዚ ግን ኣዚዩ ዓብዩ ስጉምቲ እዩ ወሲዱ።ነዚ ክንኣምን ኣለና።ፍርቂ ካብነ ደቂ ኣንስትዮ እየን።” እዚ ማለት ግን ኣብ መወዳእታ ምዕራፍ ናይቲ ፀዋታ ተበፂሑ ማለት ኣይኮነን፣ደቂ ኣንስትዮ ማዕረ ደቂ ተባዕቲዮ እናተወዳደራ ክዓብያ ዝኽእላሉ ኩነታት ክዳለው ኣለዎ ኢለን።ንሰን ርእሰ ብሄር ክኾና ዝተኸፈተ ማዕጾ ክቕፅል እንተዘይገይረን ተመሊሱ ክዕፀው እዩ፤ተኸፊቱ ክቕፅል ምስ ደቂ ተባዕቲዮ ተሓባቢርና ክንሰርሕ ኣለና ኢለን። ኣብ መደርአን ብዛዕባ ምትሕብባር ናይቲ ዞባ ዘልዓላሉ መንፈስ መሰረት ገይሩ ሃገረን ኣብ ወጥሪ እናሃለወት ብዛዕባ ካልኦት ሃገራት ምልዓለን ብዝምልከት ንዝቐረበለን ሕቶ እቲ ከባቢ ብሓባር እንተሰሪሑ ንኹሉ ዝተርፍ እዩ ንምባል እዩ ኢለን። “ክብሎ ዝደለኹ ንሕና ምስ ኤርትራ ርክብና ክነመሓይሽ፣ንሱዳን እውን ክንዓርቕ ከለና እቲ ዞባ ናይ ሰላምን ናይ ምትሕብባርን ዞባ ክኸውን እዩ ንምባል እዩ።ከምኡ እተዘይጌርና ነዊሕ ክንጉዓዝ ኣይንኽእልን።” ብዛዕባ ግብፂ ንምሕላፍ ዝደለይኦ መልእኽቲ እውን ቴክኒካል ልዝብ ይካየድ ስለዘሎ እቲ ልዝብ ክቕፅል ንሓግዝ፣ንዝተጀመረ ልዝብ ዕንቅፋት ክንፈጥር የብልናን ዝብል እዩ ክብላ ናይ ኢትዮጵያ ፕረዚደንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ኣረዲኣን።
በአማራ ክልል ምዕራብ ጎንደር ዞን ጭልጋ ከተማ ነዋሪ የሆኑት አቶ ሀብታሙ ፈለቀ የ55 ዓመት ጎልማሳ ሲሆኑ በአካባቢው በተደጋጋሚ የሚነሱት ግጭቶች ተረጋግተው እንዳይኖሩ ሲያደርጓቸው እንደቆዩ ይገልጻሉ። በሌሎች ጊዜያት ከተነሱት ግጭቶች በላይ ባለፈው ዓመት ሚያዚያ 2013 ዓ.ም የተነሳው ግጭት አቶ ሀብታሙን ከመኖሪያ ቀያቸው እንዲፈናቀሉ እንዳደረጋቸው ገልጸዋል። ሚያዚያ 2013 ዓ.ም ግጭት ተነስቶ ንብረት ሲወድምና የሰው ህይወት ሲጠፋ አቶ ሀብታሙ አካባቢውን ለቀው ለመሄድ መነሳታቸውን ይናገራሉ። አቶ ሀብታሙ የአማራ ብሔር ተወላጅ ሲሆኑ ቤት ንብረታቸውን ለቅማንት ብሔረሰብ ተወላጁ ጓደኛቸው አስረክበው ወደ ጎንደር ከተማ እንደመጡ ለአል ዐይን አማርኛ ገልጸዋል። ከ2006 ዓ.ም ጀምሮ በተደጋጋሚ ሲነሳ የነበረው ግጭት በማንነት ምክንያት ሆኖ ሳለ የአማራ ብሔር ተወላጅ የሆኑት አቶ ሀብታሙ ቤት ንብረታቸውን እንዲጠብቁላቸው አደራ የሰጡት ግን ለቅማንት ማህበረሰብ ተወላጁ ሀብቱ በላይ እንደሆነ ለአል ዐይን አማርኛ ተናግረዋል። አል ዐይን አማርኛ፤ የጓደኛቸውን ቤት ላለፉት ወራት በአደራ መልክ ጠብቀው ያቆዩትና ትናንት ያስረከቡት አቶ ሀብቱ በላይ በስልክ አነጋግሯቸዋል። ላለፉት ወራት የጓደኛቸውን ቤት እንደራሳቸው አድርገው ከዘረፋና ከውድመት ሲጠብቁ መቆየታቸውን ተናግረዋል። ግለሰቦች በዚህ ልክ አደራ የሚሰጣጡ ከሆነና የሚደማመጡ ከሆነ እንዴት በሁለቱ ወገኖች መካከል ግጭት ተከሰተ ሲል አል ዐይን ላቀረበው ጥያቄ አቶ ሀብቱ “እኛ የምናውቀው ነገር የለም፤ የሚያጣሉን ፖለቲከኞች ናቸው፤ ቅማንት ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ (ቅዴፓ) የሚባል ቡድን የችግሩ ጠንሳሽ ነው” ሲሉ ነው የቅማንት ብሔረሰብ ተወላጁ የገለጹት። ከስምንት ዓመት በፊት በማንነት ምክንያት እንደተነሱ በተገለጹ ግጭቶች አቶ ሀብታሙን ጨምሮ በርካቶች መፈናቀላቸው የሚታወስ ሲሆን፤ ከ 11 ሺህ በላይ የሚሆኑት ወደ ቀያቸው ተመልሰዋል ተብሏል። ነዋሪዎቹ ወደ አይከል ሲመለሱ የከተማው ነዋሪዎች አቀባበል እንዳደረጉላቸው አቶ ሀብታሙ ተናግረዋል። አቶ ሀብታሙ ከተፈናቀሉበት አካባቢ ወደ ቀድሞ መኖሪያቸው ከመመለሳቸውም በላይ በአደራ መልክ የሰጡት ቤታቸውን እንደነበረ መቀበላቸውን ገልጸዋል። በግለሰብና በህዝብ መካከል ምንም ችግር እንደሌለ የእርሳቸውና የአቶ ሀብቱ ንግግርና አደራ ማክበር ብቻውን ማሳያ እንደሚሆን ገልጸዋል። ከአይከል ከተማ ተፈናቅለው የነበሩት ሌላኛው ግለሰብ አቶ ሽኩር መሐመድም ወደ ቀያቸው መመለሳቸውን ተናግረዋል። ወደ ከተማ ሲመለሱም ቤትና ንብረታቸውን በሰላም እንዳገኙት ለአል ዐይን አማርኛ ገልጸዋል። አማራ እና ቅማንት በሚል ሕዝቡ እንዲጋጭ የተደረገው “የቅማንት ኮሚቴ” ተብሎ በሚጠራው ቡድን እንጅ በሕዝብ መካከል እንዳልሆነም ነው አቶ ሽኩር ያነሱት። ወደ ቀያቸው የተመለሱት ተፈናቃዮች ጊዜያዊ ድጋፍ እና ዘላቂ ሰላም እንዲመጣ መንግሥት ሊሰራ እንደሚገባ አንስተዋል። የአይከል ከተማ ሰላምና ጸጥታ ጽ/ቤት ሃላፊ መላኩ አለም አንተ ከአል ዐይን አማርኛ ጋር ባደረጉት ቆይታ በአካባቢው ከ2006 ዓ.ም ጀምሮ በተከሰቱ ግጭቶች ከአካባቢ ርቀው የነበሩ ዜጎች ዛሬ አይከል ከተማ መግባታቸውን ለአል ዐይን አማርኛ አረጋግጠዋል። አቶ መላኩ እንዳሉት ግጭቶቹ በተቀሰቀሱ ጊዜ አካባቢውን ለቀው ከተፈናቀሉ ዜጎች በተጨማሪም እጃቸው እንዳለበት የሚጠረጠሩም ወደ ከተማዋ መምጣታቸውን ተናግረዋል። በግጭቶቹ እጃቸው እንዳበት የሚጠረጠሩ ዜጎች “መንግሥት በሚጠይቀን ለመጠየቅ ዝግጁ ነን” በማለት እጃቸውን ለመንግሥት እንደሰጡም ሃላፊው ለአል ዐይን አማርኛ ተናግረዋል። ዜጎቹ ወደ አይከል ከተማ የተመለሱት አካባቢው ከግጭት ነጻ መሆኑ ለተፈናቃዮች በመገለጹ ሲሆን የከተማዋ ነዋሪዎችም የተፈናቀሉት ወገኖች እንዲመለሱ በመጠየቃቸው መሆኑ ተገልጿል። በአማራ ብሔር እና በቅማንት ብሔረሰብ መካከል ግጭት እንዲነሳ ያደረገው ትህነግ መሆኑን አቶ መላኩ ገልጸዋል። አል ዐይን አማርኛ ግጭት ቀስቃሹ ትህነግ ስለመሆኑ ምን ማስረጃ እንዳላቸው የጠየቃቸው አቶ መላኩ፤ ለዚህ ማሳያ መኖሩን ገልጸው ዝርዝሩ ግን ለህግ የሚቀርብ እንደሆነ ገልጸዋል። “የቅማንት ኮሚቴ” በሚል ይጠራ የነበረው ቡድን ከትህነግ ጋር ቀጥተኛ ግንኙነት እንደነበረው ያነሱት ሃላፊው፣ የኮሚቴ አባላት ነን ያሉ አካላት ለህክምና በሚል ወደ ትግራይ መሄዳቸው መረጋገጡን አንስተዋል። የኮሚቴው አባላት ህክምና መሄድ አስፈልጓቸው ከነበረ ቅርብ ወዳሉ የአማራ ክልል የጤና ተቋማት መሄድ ይችሉ እንደነበር የገለጹት አቶ መላኩ ወደ ትግራይ መሄዳቸው ከህወሃት ጋር ግንኑኘት እንዳላቸው ማሳያ መሆኑን ገልጸዋል። የአይከል ከተማ ሰላምና ጸጥታ ጽ/ቤት ሃላፊ መላኩ አለም አንተ “የቅማንት ኮሚቴ” የሚባለው ቡድን ዓላማው ግጭት መፍጠር ነበር ያሉ ሲሆን፤ አሁን ግን በራሱ ጊዜ መፍረሱን ገልጸዋል። ከዚህ በፊት የቅማንት ብሔረሰብ ተወካይ እንደሆኑ ገልጸው የነበሩ አካላት ቀበሌዎችን እንዲያስተዳድሩ ጥያቄ አቅርበው የክልሉ መንግሥት 42 ቀበሌዎችን እንዲያስተዳድሩ የፈቀደ ቢሆንም ተቃውሞ በመነሳቱ ምክንያት መጨረሻ ላይ 69 ቀበሌዎችን እንዲያስተዳድሩ ተፈቅዶ ነበር። ይሁንና ግጭቱ በዚህም ባለመቋጨቱ ላለፉት 8 ዓመታት ግጭት ሲከሰት ቆይቷል። የክልል፣ ዞንና ከተማ አስተዳደር የሥራ ሃላፊዎች ከዚህ በኋላ ግጭቱ ዳግም እንዳይነሳ እየተሰራ መሆኑን ደጋግመው ገልጸው የነበረ ቢሆንም ችግሩ ግን ሳይፈታ ቆይቷል። የአይከል ከተማ አስተዳደር ዛሬ እንዳለው ከሆነ ከዚህ በኋላ በአካባቢው ግጭት እንዳከሰት ሕዝቡና የጸጥታ አካላት ከጠዋት እስከ ማታ፣ ከማታ እስከ ጠዋት ስምሪት አድርገው ይጠብቃሉ ብሏል። የአማራ ክልል መንግሥት በጭልጋና አካባቢው ከሚነሱት ግጭቶች ጀርባ ህወሃት እንዳለበት በተደጋጋሚ ቢገልጽም፤ ህወሃት ግን በአማራ ክልል በሚነሱ ግጭቶች ላይ ግን ምንም ተሳትፎ እንደሌለው ይገልጻል። (አል ዐይን)
አብታ ቀዳመይቲ መዓልቲ ሰንበት ማርያም መግደላዊት ናብ መቓብር አንጊሃ ጌና ጸልማት እንከሎ ከይዳ፥ እቲ እምኒ ካብ አፍ መቓብር ተፈንቂሉ ረኺባቶ፥ ናብ ስምዖን ጴጥሮስ ከምኡ ናብቲ ካልእ ረድኢ ኢየሱስ ዘፍቅሮ በጽሐት፥ ንጎይታይ ካብ መቓብር ወሲዶሞ አበይ ከም ዝወሰድዎ አይፈልጥን፥ ክልቲኦም ብሓንሳብ እናጎየዩ ከለዉ፥ እቲ ካልእ ረድኢ ኢየሱስ ዘፍቅሮ ንጴጥሮስ ቀዲምዎ በጽሐ። አብዚ ናይ ሎሚ መዝሙር እንርእዮ እምነት ማርያም መግደላዊት እዩ፥ ንሳ ንመምህራ ክሳብ እትረኽቦ ብጸልማት ብቐትሪ አብ ኩሉ ክትደልዮ ንርእያ። ክሳብ እትረኽቦ አይዓረፈትን። ክትረኽቦ ቀሊል አይነበረን እንተ ኾነ እምነትን ፍቕርን ገራ ስለ ዝደለየት ባዕሉ ረኺብዋ። አብዚ እዋን ትንሣኤ ኩልና ንኢየሱስ ክንደልን ክንረኽቦ ከምዘሎና ክንሓስብ አሎና። አብ ሕይወትና ከይረኸብናዮ ክነዕርፍ የብልናን። ከየለለናዮ ከይሓልፈና አዒንቲ ሕልናና ክፈተልና ኢልና ንለምኖ። ዝሓለፈ ሰንበት ዘንበብናዮ ወንጌል ዮሓንስ፥ ሓዋርያት ብፍርሒ አብ ሓደ ገዛ ተሸጒሮም እንከለዉ፣ ኢየሱስ “ሰላም ንአኻትኩም ይኹን” እናበለ ከም ዝተራእዮም አንቢብና፥ ናይ ሎሚ ወንጌል ከአ ክልተ ዝፈርሑ አርድእቲ ከምቲ ናይ መምህሮም ከይገጥሞምን ከምኡ ተስፋ ብምቝራጻን ካብታ ማእከል ድሕነቶምን ተስፋኦምን ዝኾነት ከተማ ኢየሩሳሌም ንምዕራብ ክሃድሙ እንከለዉ ኢየሱስ አብ መገዲ ተሓዊሱ ምስኦም ከምእተጓዕዘ እሞ ቅዱሳት መጻሕፍትን ኩሉ ብዛዕብኡ አብ ነብያት ዝተባህለ ትውፊታትን ክነግሮም እንከሎ ልቦም ይቃጸል ከም ዝነበረ፥ ንሶም ምስኦም ክሓድር ከም ዝዓደምዎ እሞ አብ መአዲ ምስ ተቐረቡ ባዕሉ ባሪኹ ቆሪሱ ምስ ሃቦም ካብኦም ከምዝተሰወረን ከም ዘለለይዎን አንቢብና። ኩሉ ንባባትና አብ ምልላይ ንኢየሱስ ዘተኮረ እዩ። ሓዋርያት አብ መጀመርያ አየለለይዎን አብ መጨረሻ ግን አለልዮሞ። እንታይ ምስ ኮኑ እዮም ዘየለለይዎ እንታይ ምስኮኑኸ አለልዮሞ? ንኢየሱስ ክተለሊ እንታይ የድሊ? ስለምንታይ እዩ መጀመርያ ካልእ መሲልዎም ድሓርን ግን መን ምዃኑ ከለልይዎ ዝኸአሉ? እዚ አብቲ ንሰባት ብኸመይ ንርእዮም ዝብል ሕቶ ክመርሓና ይኽእል። ብርግጽ አብዚ ምርአይ ክንብል ከሎና ብዓይኒ ሥጋና ምርአይ ዘይኮነ ብዓይኒ ሕልናን መንፈስናን እዩ ዘመልክት። ብዓሚቕ አፍልጦን ርድኢትን ክህልወና ማለት እዩ። እዚ አብ ዕለታዊ ሕይወትና ኩልና እንፈልጦን እንገብሮን እዩ። ንአብነት ክንርኢ፣ ንወለድና ሕጻናት ከሎና ከመይ ንርእዮምን ንርድኦምን፥ ዕብይ ምስበልና ምስ ጎበዝና ከም መንእሰይ ከመይ ንርእዮምን ንርድኦምን፥ ኩሉ አረአእያናን ርድኢትናን ይፈላለ። ሕጂ ምስ ዓበና ክንድሰብ አኺልና ዓቕሚ ሰብ ምስ በጻሕና ዘሎና አረአእያን አፍልጦን አብ ልዕሊ ወለድና ከመይ ዝበለ እዩ። አብዚ ዓቢ ፍልልይ ክንርኢ ንኽእል። እንታይ እዩ ተቐይሩ/ ወለድና ድዮም ቀይሮም ወይስ ንሕና ኢና ቀይርና? ኩልና ከም እንሰማማዓሉ ዝቐየርና ንሕና ኢና እምበር ወለድና አይኮኑን ዝቐየሩ። ፍቕሮምን ሓልዮቶምን አባና ዘለዎም ተገዳስነትን ቀጻሊ እዩ። እቲ ዝቐየረ ናትና ምቕባል አብቲ ንሶም ዘርእዩና ፍቕርን ሓልዮትን ተገዳስነትን ብዝተፈላለየ ደረጃ ገሊጽናዮ። አብ ዝተፈላለየ ዕድመና ዝተፈላለየ ርድኢትን አረአእያን አርኢና። ምስ ካልኦት እነፍቅሮም ዘሎና ልክዕ ከምኡ እዩ። ምስ አዕሩኽትናን አብ ከባቢና ዝርከቡ ሰባትን ዝህልወና ርድኢትን አፍልጦን ምስ ዓቕሚ አፍልጦናን ምቅርራብናን ብመጠኑ ይፈላለ። ከምኡ አብ መንጎ አርድእቲ ኢየሱስ ዝነበረ ብዛዕባ ኢየሱስ ዝነበሮም ርእዲትን አፍልጦን ከምኡ እዩ ነይሩ። ዓበይቲ ነገራት መጠን ቍም ነገሮምን ትሕዝቶኦምን አብ አፍልጦናን ርድኢትናን ዓቢ ጽልዋ አልኦም። አብ ደቅና ወይ እውን ንብዙሕ ጊዜ ዘይረአናዮም ደቅና ከምኡ እንፈልጦም ሰባት ብዙሕ ለውጢ ንርኢ ብፍላይ አብ ንኡስ ዕድመ ዘለዉ ቀልጢፎም ብቁመት ብጠባይ ብኹሉ ለውጢ የርእዩ። ገለ ሰባት ዘይቅይሩ ወይ እውን ብዙሕ ዘይፍቶ ነገራት ንርእየሎም ግን አብ ዓቢ ነገር ምስኮነ ጨሪሶም ይቕይሩ። ንጸልኦም ዝነበርና ብቐረባ ምስ ፈለጥናዮም ጨሪሽና ንቕይር ስለዚ ንሰባት ብቐረባ ክንፈልጦም ክንቀርቦም አሎና። ዓበይቲ ነገራት አብ አረአእያና ለውጢ ክንገብር ምኽንያት ይኾኑና ብመጠኑ ኸአ አብቶም እንርእዮም ሰባት ዝነበረና አመለኻኽታ ክንልውጥ ግድን ይኸውን። አሰብኡት ድሕሪ በዅሪ ውላዶም ንብዓልቲ ቤቶም ብፍሉይ ይርእይዋ፥ ከምኡ አንስቲ እውን ነሰብኡተን ብሓዲስ ፍሉይ ይርእያኦም። እቶም አብ መገዲ ኤማሁስ ዝጉዓዙ ዝነበሩ ክልተ አርድእቲ ብዛዓባ እቲ ሕማቕ ነገራት ብዛዕባ ስቕለትን ሞትን መምህሮም ይዛረቡ ነሮም። ተስፋ ቆሪጾም ኢየሱስ ብዓል ናዝሬት እቲ ብአምላኽ ዝተላእከ መስሕ ገርና ንቖጽሮ ነርና ሕጂ ግን ካብ ዝመውት ሳልስቱ እዩ እናበሉ ዝሓለፈ ነገራት ከምዝተጸበይዎ ከምዘይኮነ የዕልሉ ነሮም። ከም ዝፈሸለ ነገር ገይሮም ስለ ዝረአይዎ ካብኡ ክሃድሙ ንከተማ ሓዲጎም ይኸዱ ነይሮም። ሉቃስ ወንጌላዊ ነቶም አርድእት አዒንቶም ከም ዝተኽፍተን ምአስን ከመይን ኢሉ ከም ዝኸፈተሎም እንታይ ከምዝኾነ ይነግረና። “አብ ምቝራስ እንገራ” አዒንቶም ተኸፊቱ። አብ ገዛ ምስ አተዉ ወዮ ጋሻ ዝነበረ ዋና ኮይኑ ነቲ ክምገብዎ ዝተቐረበ እንጌራ ባሪኹ ቆሪሱ ክበልዑ ሂብዎም። ብሃንደበት አዒንቶም ተኸፊቱ ሽዑ አለልዮሞ። ድሕሪኡ ብዓይኖም አይረአይዎን ብዓይኒ ልቦም/ሕልንኦም ከለልይዎን ክርእይዎን ጀሚሮም። በቲ ከም ብሓዲስ ዝተበራበረ እምነቶም ክርእይዎ ጀሚሮም። ከለልይዎ ዝኸአሉ ብሓዲስ መገዲ ብፍሉይ አረአእያ ክርእይዎ ስለ ዝጀመሩ ከለልይዎ ክኢሎም። ካብዚ ንድሓር ከምቲ ዘተስፈዎም ምስኦም ኩሉ ጊዜ ከምዘሎ ዝርእዩሉ መገዲ እዚ ከምዝኾነ ክፈልጡ ጀሚሮም። ፍልጠት፥ እንርእዮ ነገር፥ አብቲ አብ ቅድሜና ዘሎ ዝረኸብናዮ ነገራት ወይ ሓበረታ ጥራሕ አይኮነን ዝምስረት። ሓቀኛ ፍልጠት ንነገራት አብ ልቦናን ርድኢትን ተመስሪትና ክንርእዮም ከሎና ጥራሕ እዩ። ሃይማኖታዊ ፍልጠት ንነገራት አብ ህያባት መንፈስ ቅዱስ መሰረት ጌርካ ክትርእዮም ከሎኻ እዩ፥ ብፍላይ ህያብ ልቦና፥ ርድኢትን ፍልጠትን። ኢየሱስ አብ ነፍሲ ወከፍና ብዘይተጸበናዮ ወይ ዘይ ገመትናዮ ንአሽቱ ነገራት ገይሩ ይመጸና። ስለምንታይ እዮም ብዙሓት ቅዱሳት ንምጽአት አምላኽ ብዘይተጸበናዮን ዝሓሰብናዮን ምዃኑ ዝገልጹልና። አብ ሕይወትና ከም እንርእዮ አምላኽ ብብዙሕ መገዲ ብዘይተጸበናዮ ድለቱ ክነግረና ወይ ክንርኢ ንኽእል፥ ብዘይሓሰብናዮ ነገር አምላኽ ንርኢ፥ ምሳና ከምዘሎ ንዕዘብ እዚ ከምዚ ኢልና እኳ አይንግለጾ እምበር አምላኽ ኩሉ ጊዜ ምሳና አሎ የርእየና ኸአ እዩ። እቲ ጸገም ንሕና ክንርኢ አይንኽእልን አይነስተውዕልን ሽዑ በረኸት አምላኽ ከይረአናዮ ክሓልፈና ይክአል። ክንርኢ ናይ ምስትንታን ጊዜ የድልየና። ካብዚ ጫውጫውታ ዝበዝሖ ዓለምና ውጽእ ኢልና ንአምላኽ ጊዜ ሂብና ክንክእል አሎና። ነዚ ከይንሰምዕ ዝኸልአና ዘሎ ዝተፈላለየ ድምጽታት ናይ ዘመንና ደው ክነብሎ ክንክእል አሎና። አብ ጸጥታን ሰላምን ጽምዋን ዝመልኦ፥ ምስ ነፍስና ጥራሕ ክንዛረብን ክንሰምዕን ምስ ከአልና ሽዑ ንኢየሱስ ክንርእዮ ክንጅምር ኢና እሞ ምሳና ከምዘሎ አጸቢቕና ክንፈልጥ ኢና። ንሱ አብ መንጎና ከምዘሎ ምኽሓድ ማለት ነቲ ብዙሓት ሰባት አብዘን ዝሓለፋ 2000 ዓመታት ክርስትና ብብዙሓት ዝተጓዕዝዎ መገዲ ኤማሁስ ንዝነገሩና ዘይምቕባልን ዘይምእማንን እዩ። አብዚ እዋን አምላኽ ናይ ገዛእ ርእስና ጉዕዞ ኤማሁስ ክንገብር ይደልየና አሎ። አብ ምቝራስ እንገራ ጥራሕ ዘይኮነ አብ ኵሉ ጉዕዞ ሕይወትና ብፍላይ አብቶም ዘደኑቕ ነገራት ዝጓነፉና እሞ ደው ዘብሉና አብኦም እውን ክሕወስ ይደሊ እዩ። አምላኽ ምሳና እንተ ዘየሎ ተስፋ ክንቆርጽን ብቐሊል ግዳይ ጸገማትናን ስምዒትናን ክንከውን ኢና። አብዚ ናይ ሎሚ ሰንበት እምብአር፡ • መስከርቱ ክንከውን ይደልየና፡ “ናይ እዚ ነገራት መሰኻኽር ንስኻትኩም ኢኹም” ይብለና። ድሕሪ ትንሣኤ ዘሎ እዋን፥ እዋን ምስክርነት ነቲ ዝተንሣኤ ክርስቶስ ስለ ዝኾነ ሎሚ አብ ስራሕና አብ ርክባትና አብ ኩሉ መንፈስ ደቂ ትንሣኤ አብ ልብና ተራእዩ ልቢ ሰባት ክንቅይር እንልአኸሉ እዋን እዩ። • ኢየሱስ ሎሚ እውን ምሳና አሎ፦ ከምቲ ነርድእቱ አብ ማእከሎም ደው ኢሉ ሰላም እንአኻትኩም ይዅን” እናበለ ሰበኽቲ ሰላም ክኾኑ ዝደለዮም ሎሚ ንአይን ንአኻትኩምን ዘራእቲ ሰላምን ሕውነትን ክንከውን ይደልየና አሎ። • ጽንዓት እምነት የድልየና አሎ፦ ነቲ እንአምኖ ክሳብ ዘይነበርናዮ ንኢየሱስ ክንምስክር አይክአልን እዩ። እምነት ክደክም ክጠፍእ ስለ ዝኽእል ክንበራበር ነቲ አምላኽ ዝብለናን ዝገበረልናን ርኢና ምስኡ ርክብ ክህልወና የድሊ አሎ። ዓለምና ንመገዲ አምላኽ ክንሓድግ አብ ገዛእ ርእስና ጥራሕ ክንምርኮስ እያ እትደልየና ስለዚ አብ እምነትና ጸኒዕና ምስ ኢየሱስ ክነብር የድሊ። • አብ መአዲ ቅዱስ ቍርባን ክንካፈል። ሰብ ኤማሁስ አብ መአዲ እዮም አላልዮሙ። ንሕና እውን መስዋዕቲ ቅዳሴ ክነዕርግ ከሎና ልክዕ ነቲ ኢየሱስ ዝገበሮ ስለ እንገብር ዘሎና ዓይኒ ሕልናና ነቲ አምላኽ ዝገበረልናን ዝብለናን ክነለል ብምሉእ ልብና ንሳተፎ። • አብ የማን ንመለስ፡ አርድእቲ ኤማሁስ ኢየሱስ ምስተገልጸሎም ካብቲ ዝሃድምዎ ዝነበሩ ንድሕሪት ተመሊሶም። ተስፋ ቆሪጾም ዝነበሩ ክአምኑን ክነግሩን ጀሚሮም። ንሕና እውን ሎሚ ካብቲ ኃጢአት ካብ አምላኽን ካብ ሓቅን ንድሕሪት ሒዙና ዘሎ አብ አምላኽን አብ ማሕብር ክርስቶስን ንመለስ። ብኃጢአትና ተኣሚና ዕርቂ ምስ አምላኽን ሰብን ንግበር። ናይ ሎሚ ሰንበት ቃል አምላኽ እምብአር ሕይወትና ክንሰርዕ እሞ አብ ቅድሚ ዝተንሥኤ ኢየሱስ ደው ክንብል የዘኻኽረና። ንቕሓትና አፍልጦና አብቲ ንሱ ዝሃበና ተስፋታት ከጽንዓና ይግባእ። ሓዋርያት አብቲ ተአኪቦምሉ ዝነበሩ ገዛ ዝተመክርዎ እዚ እዩ። እዚ ተመክሮ ንሓዋርያት ቀይርዎም። ድሕሪ እዚ ተመክሮ እቶም ፈርሓትን ተጠራጠርትን ዝነበሩ ጨሪሾም ለዊጦም ንትንሣኤ ክርስቶስ ክሰብኩ ብትብዓት ላዕልን ታሕትን ክብሉ ተራእዮም መብዝሕትኦም ከአ ብመስዋዕቲ ሕይወቶም ክምስክርዎ ክኢሎም። እዚ እያ ሎሚ ቤተ ክርስትያን ንነፍስወከፍና አብ ቅድመና እተቐምጠልና ዘላ እሞ አምባሳደራት ክርስቶስ ኮይንና ንመስክሮ ንስበኮ።
ፓርቲው አደረኩት ባለው ጥናት በ2012 በጀት ዓመት መስከረም ወር ላይ ለባለዕድለኞች ወጥተዋል ያላቸው ከ95 ሺህ በላይ የጋራ መኖሪያ ቤቶች ቤቱ ለማይገባቸው ሰዎች መተላለፉንም አስታውቋል። የኢትዮጵያ ዜጎች ለማህበራዊ ፍትህ ኢዜማ በአዲስ አበባ ህገወጥ የመሬት ወረራ እና የጋራ መኖሪያ ቤቶች እደላን በሚመለከት ለአንድ ወር አደረኩት ያለውን የጥናት ግኝት ዛሬ ይፋ አድርጓል። እንደ ፓርቲው ጥናት መሰረት ከሆነ በአዲስ አበባ አምስት ክፍለከተሞች ማለትም የካ፣ቦሌ፣ኮልፌ ቀራኒዮ፣ንፋስ ስልክ ላፍቶ እና አቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተሞች ከ210 ሺህ በላይ ካሬ ሜትር ቦታዎች በመንግስት አመራሮች ድጋፍ ተወረዋል። ይህ መሬት ገሚሱ በመንግስት ተቋማት ድጋፍ ጭምር ካርታ ወጥቶላቸው በህገወጥ መንገድ ስማቸው እንዲዘዋወር ሲደረግ ገሚሶቹ ደግሞ አሁንም ታጥረው ተቀምጠዋል። የጋራ መኖሪያ ቤቶችን በሚመለከት መስከረም 2012 ዓም ለባለእድለኞች እጣ ወጥቶባቸው የነበሩ ከ95 ሺህ በላይ የጋራ መኖሪያ ቤቶች ቤቱ ለሚገባቸው ሰዎች አልተላለፉም ብሏል። እነዚህ ቤቶች ከአዲስ አበባ ውጪ ወደ አዲስ አበባ ለመጡ ሰዎች፣ለአመራሮች እና ሌሎች ቤቱ ለማይገባቸው ሰዎች ተላልፈዋል ብሏል ፓርቲው። ውድ አድማጮቻችን እና ተከታዮቻችን የኢትዮ ኤፍ ኤም ስርጭቶችን፣ዜናዎችን እና ሌሎች ዝግጅቶችን ለመከታተል የቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ። https://t.me/ethiofm107dot8
ፈታ ተደርገው በማያዳግም ሁኔታ ስለተጻፉ ተረጋግታችሁ በረዝምም በትዕግስት አንብቡ ‹‹ትዳር እና ሕገ ሩካቤ ችግሩ እና መፍትሔው›› ከሚለው በቅርቡ ከሚታተመው ያለሰስት እንድታነቡት የቀረበ ቀሲስ መምህር ሄኖክ ወልደ-ማርያም አንደ ቤተ ክርስትያን ቀኖና በአጽዋማት ወቅት ‹‹ሩካቤ ይፈጸማል ወይስ አይፈጸምም›› የሚለው ጥያቄ ‹‹በጾም ዓሳ ይበላል ወይስ አይበላም›› ብሎ እንደመጠየቅ ነው፡፡ የሁለቱ አንድነትን እና ልዩነት ክፉኛ የታመመን ሰው ይመስላል፡፡ በትዳር ውስጥ ያለ ሰው በጾም ወቅት ጾር ቢነሳበት ልክ እንደታመ ሰው ሁለት መፍትሔ ነው ያለው፡፡ አንደኛው ሕመምህን ቻል ሲሆን ሁለተኛው ለሕመምህ ማስታገሻ ጾሙን አፍረሰህ መድኃኒት ውሰድ ማለት ነው፡፡ ከሰውዬው ችግር/ሕመም አንጻር መፍትሔው ሕመምህን ቻል ብሎ የሰውዬውን ስቃይ ማብዛት ሳይሆን መድሃኒቱን ሰጥቶ ለጊዘው ሕመሙን ማስታገስ ነው፡፡ ሌላው ዓሳ በጾም እንደማይባላ እያወቀ የሚበላበት ምክንያት ሳይኖረው ዓሳ መብላት ማለት በጾም ወቅት የጾር ምክንያት ሳይኖርበት ሩካቤ ሥጋን የሚፈስጽም ሰውን ይመስላል፡፡ በጾም ወቅት ጾር ለሚያስቸግራቸው ባል እና ሚስት ሩካቤ ሥጋ በደፈናው ክልክል ነው ማለት በሰው ቁስል እንጨት እንደመስደድ ነው፡፡ ማንም የሰውን ፈተና ሳይረዳ ክልክል ነው በማለት የትዳር የፍቅር መሰላቸት ውስጥ ሰውን መክተት የለባቸውም፡፡ በእርግጥ በጾም ወቅት ሩካቤ ክልክል ቢሆንም ቀኖና ስለሆነ ከንስሃ አባት ጋር በመመካከር ለችግሩ እልባት ማበጀት ወይም መፍትሔ መስጠት ያስፈልጋል፡፡ የሩካቤ ሥጋ ጉዳይ የመንፈሳዊ አባታቸው/ንስሐ አባታቸው/ ውሳኔ ወሳኝ ነው፡፡ መፍትሔውም ከቀኖና መጽሐፍ ይልቅ በእነሱ እጅ ነው ያለው፡፡ ምክንያቱም የቀኖና መጽሐፎች ቁርጥ ያለውን ውሳኔ ስለያዙ ችግሩ የበለጠ ለንስሐ አባታቸው መሬት ያለ ነገር ስለሚሆን ውሳኔ ሰጭነታቸው ላይ ሚናቸው ከፍተኛ ነው፡፡ የሩካቤ ሥጋ ጾር ትዳርን እስከ ማፍረስ የሚደርስ አንገብጋቢና ስስ ጉዳይ ስለሆነ ንስሐ አባት ትዳር የማይፈርስበትን ውሳኔና መፍትሔ መስጠት ይገባዋል፡፡ በተለይ ከቀኖና አንጻር ብቻ ሳይሆን ከችግርና ከፈተና አንጻር በሰፊው ማየት ይገባቸዋል፡፡ አንዳንድ የነፍስ አባትና ባለ ትዳሮች በጾም ወቅት ቀኖና በማፍረስ ሩካቤን ማይፈቅዱበት፣ ባለ ትዳሮችም ከሚፈሩበት ጉዳይ በጾም ወቅት የሚፈጠር ጽንስ እንደ ርኩስ ወይም እንዳልተባረከ የመቁጥር ጉዳይ አለ፡፡ ይሄ ታላቅ ስህተ ነው፡፡ እግዚአብሔር የፈለገው ጽንስ ከሆነ እንኳን በሕጋዊ ሩካቤ ቀርቶ በዝሙት የመጣውን ጽንስ ባርኮ ለራሱ ዓላማ ያውለዋል፡፡ ስለዚህ በትዳር የሩካቤ ሥጋ ጉዳይ ቀኖናው በካህናት እጅ ነው፡፡ ግን ያለ ልዩ ፈተና ገና ለገና ቀኖናው በካህኑ እጅ ነው በማለት አጽዋማት ከበዓአላት፣ከሰንበታት ሳይሉ ሩካቤ ሥጋ መፈጸም አይቻልም፡፡ ፈተናው ቢበዛብንም፣ባንችልም የንስሐ አባታችንን ቃል ማክበር አለብን፡፡ ምናልባት ጾሩን መሸከም አቅቶን የንስሐ አባታችን ሩካቤ ሥጋን የመፈጸም ፈቃድ ቢሰጡን ተፈቅዶልኛል ተብሎ እንደፈለግነውና በፈለግነው ጊዜ አይፈጸምም፡፡ ፈተናችንን በምናልፍበት እና በምናስታግስበት መልኩ መሆን አለበት፡፡ ወዳጆቼ ፍትወት በአንዳንድ ሰዎች ላይ እጅጉን ይጸናል፡፡ ፍትወት የሚጸናባቸው ሰዎች በትዳራቸው የሚገጥማቸው አንዱ ፈተና ጾሙን ለመተግበር ብለው ከትዳር አጋራቸው ጋር ግጭት ውስጥ ይገባሉ፡፡ ሩካቤ ሥጋ እያሰቡ በፍትወተ ሥጋ እየተሰቃዩ እየተቃጠሉ ከማደር መምህረ ንስሐን በማማከር ሩካቤን መፈጸም ይሻላል፡፡ መምህረ ንስሐችን የማናገር እድል እንኳን ባናገኝ በገዛ ሥጋችን በፍትወት እንዳንቃጠል ሩካቤ ሥጋን ፈጽሞ ከንስሐ አባታችን ጋር መመካከር ይገባል፡፡ ግን ንስሐ አባትን ሳያማክሩ በድንገተኛ የፍትወት ግፊት ሩካቤ ሥጋን ከፈጸማችሁ በኃላ የንስሐ አባታችሁን ማማከር ወይም መንገር ግድ ይላችኃል፡፡ እዚህ ላይ ልብ ልትሉት የሚገባው የፍትወት ፈተና በአጽዋማት ቢገጥማችሁና በዚህ ችግር ሩካቤ ሥጋ የመፈጸም ግዴታ ውስጥ ብትገቡም ወደ ረብዕ፣ዓርብ፣ቅዳሜና እሑድ ምሽት ግን መቆጠብ ይገባናል፡፡ ደግሞም ሰይጣን ትዳርን ለማፋታት ከሚጠቀምባቸው ምንገዶች አንዱ በአጽዋማት ጊዜ የፍትወት ጾር በማንሳት እና በማብዛት ነው፡፡ ታድያ ያንን ጾሩን የምናልፍበት አንዱ መፍትሔ ሩካቤው ነው፡፡ ሰይጣን የባልን የሩካቤ ፍላጎት በመቀስቀስ ሚስትን ሊፈትን ይችላል፡፡ በዚህን ጊዜ ሚስት የጾሙን የቀኖና ሕግ ለማስጠበቅ ሩካቤውን ትከላከላለች፡፡ ይህ ደግሞ ባልን በገዛ ሚስቱ ስልጣን ያሳጣው፣ችግሩን የማትጋራው ስለሚመስለው ከጭቅጭቅ እስከ ጸብ ያደርሳቸዋል፡፡ ባስ ሲልም ወደ ሌላ የመሄድና የዝሙት ጣጣን ያመጣል፡፡ ፈተናና ችግርን ያላገናዘብ ግን ለቀኖና ዘብ የቆመ መከላከል ለሰይጣን በር የሚከፍት እንዳይሆን ተጠንቀቁ መፍትሔውንም እወቁ፡፡ እስኪ ሩካቤ ሥጋ የሚከለከልበት ወቅት እና ምክንያት እንመልከት ፦ ጥያቄያችንን ከመመለሳችን በፊት ‹‹ሩካቤ ለምን በበዓላት መፈጸም ተከለከልን?›› የሚለውን አጥርተን እንለፍ፡፡ በዓላት የምንላቸው የጌታ ልደት/በዓለ ገና/ ትንሳኤ እና የዓመት ክብረ በዓላት ናቸው፡፡ በዚህ ውስጥ ግዝት በዓላት የሆኑት 12፣21፣ 29/ቅዱስ ሚካኤል፣እመቤታችን እና በዓለ ወልድ/ ይካተታሉ፡፡ በእነዚህ ቀናት ሕጋዊ ሩካቤ እንደ ቀኖና የምንከለከለው ወይም የምንታቀበው እነዚህ ቀናት ለመንፈሳዊ ሰው የሥጋ ተግባር የሚፈጽምበት ሳይሆን የነፍሱን ሥራ የሚያከናውንበት ስለሆነ ነው፡፡ ባለ ትዳሮች በእነዚህ ቀናት ቢቻል እራሳቸው ካልቻሉ ልጆቻቸውን የሚያቆርቡበት እና ቤተ ክርስትያን ሄደው ከወትሮ በተለየ ጸሎት የሚያደርጉበት ቀን ስለሆነ ከሩካቤ መታቀብ አለባቸው፡፡ በበዓላት የሚፈጸሙ ሕጋዊ የትዳር ሩካቤዎች ለመንፈሳዊ ሕይወት እንቅፋቶች ስለሆኑ መታቀብ ይገባናል፡፡ 1ኛ/ የጾም ወቅቶች ፦ በአጽዋማት ጊዜ ሩካቤ ሥጋ መከልከሉ የነፍስን ሥራ እድንሠራ እና በጾም በጸሎት እድንተጋ ነው፡፡ አጽዋማት በተለይ የነፍሳችንን ጉዳይ የምናዘወትርበት ጊዜ ስለሆነ ከሥጋ ፈቃድ መታቀቡ ለመንፈሳዊ ሰው ውዴታው ነው፡፡ እንዲሁም አባቶቻችን በፍትሐ ነገስት ላይ ሥርዓት አድርገው ስለ ሰሩልን ነው፡፡ ፍትሐ ነገ በአብይ ጾም፣በገና ጾም፣በሐዋርያት ጾም፣በፍልሰታ ጾም፣በነነዌ ጾም ወቅት ነገረ ሩካቤያችንን ጠቅልሎ ‹‹በተቀደሱ የጾም ወራት አታሳድፏቸው›› ይለናል፡፡ /ፍትሐ ነገ አንቀጽ 24 ቁጥ 922/ 2ኛ/ በሰሞነ ሕማማት ፦ በሰሞነ ሕማማት አንዳንዶች በፍትወት ይፈተናሉ፡፡ በሰሞነ ሕማማት የፍትወር ጾር እጅጉን የሚያስቸግራቸው ይኖራሉ፡፡ ግን በሰሞነ ሕማማት የእኛን የሥጋ ደስታ ሳይሆን የጌታን ሕማም፣ስቃይ፣እንግልት፣ግርፋት፣ስቅለት እና ሞት የምናስብበት ስለሆነ ሩካቤ ሥጋ ክልክል ነው፡፡ ይህንንም ፍትሐ ነገ በአንቀጽ 24 በቁ. 923 ላይ ‹‹በሰሞነ ሕማማት ይህቺን ኃጢአት ለሚሠራት ወዮለት፡፡ እግዚአብሔር ለሰው ልጆች የሠራው ጋብቻ ግን ልጆችን ለመውለድ ብቻ አይደለም፡፡ ስለማይጠበቅ ፈቃድም ነው እንጂ፡፡ እግዚአብሔር አንድ ጊዜ የሚጠበቁበትን አንድም ጊዜ ፈቃዳቸውን የሚፈጽሙበትን ሠራ፡፡ ነገር ግን በርኩሰት አይሁን›› ይላል፡፡ ወዳጆቼ በሰሞነ ሕማማት የሚፈጸም ሩካቤ ሥጋ ኃጢአት ነው፡፡ በትዳር ላይ ሩካቤ ሥጋ ኃጢአት ባይሆንም እንዲህ በተከለከሉ ቀናት ግን ኃጢአት ነው፡፡ ምክንያቱም ሩካቤው ርኩስ ይሆናልና፡፡ 3ኛ/ ዓብይ ጾም ፦ በዓብይ ጾም ጌታችን በገዳመ ቆሮንጦ ተጋድሎ ገድልን ያስተማረበት፣በሰይጣን ተፈትኖ ድል መንሳትን ያሳየበት እና የጾም የጸሎትን ሥርዓትን የሠራልን ስለሆነ በዓብይ ጾም በጾም በጸሎት በስግደት የምንጋደልበት እንጂ ሩካቤ ሥጋ እየፈጸምን ሥጋችንን የምናስደስትበት ጊዜ አይደለም፡፡ ስለዚህ በዓብይ ጾም በመንፈሳዊ ሕይወት የምንበረታበት፣ከሩካቤ ሥጋ ደግሞ የምንታቀብበት ታላቅ ጊዜ ነው፡፡ 4ኛ/ የነብያት ጾም ፦ ይህ በተለምዶ የገና ጾም የምንለው ነው፡፡ በመሠረቱ የገና ጾም ሳይሆን ጾመ ነብያት/የነብያት ጾም ነው የሚባለው፡፡ የገና ጾም የሚባል የለም፡፡ ገና የሚባል የጌታ የልደት በዓል ነው ያለው፡፡ ስለዚህ በዚህ ጾም ወቅት የሥጋ ተግባር የሆነውን ሩካቤ ሥጋ ትተን የነፍሳችን ሥራ የምንሠራበት ወቅት ነው፡፡ 5ኛ/ ጾመ ሐዋርያት ፦ የሐዋርያትን ጾም በተለምዶ የቄሶች ጾም እያልን ከጾም የምንሳነፍበት ጊዜ ነው፡፡ ቄሶቹ በምን ዕዳቸው እንዲጾሙ በምዕመናኑ እንደተበየነባቸው ባላውቅም በጾመ ሐዋርያትም ከሩካቤ ሥጋ መታቀብ እንዳለብን ፍትሐ ነገሥቱ ይደነግጋል፡፡ 6ኛ/ ጾመ ፍልሰታ ፦ ይህቺ የእመቤታችን ጾም ለአንዳንዶች ትልቅ ፈተና ትሆናለች፡፡ ሲሆን በጾመ ፍልሰታ እንኳን ሩካቤ ሥጋ ልፈጽም ቀርቶ ማሰብብ አይገባንም፡፡ ምክንያቱም ጾመ ፍልሰታ ብንችል ከቤታችን ወጥተን አንድ ገዳም በሱባኤ ተወስነን ለሐዋርያት የተለመነችውን እመቤታችንን እኛም የምንማጸንበት እና በሱባኤ የምናሳልፍበት ውድ ጊዜ ናት፡፡ ካልተቻለ ደግሞ በቤታችን ሆነን ሌሊት ሰዓታት እየገባን ቀን እያስቀደስን የወለላይቱን እመቤት በረከት የምናገኝበት እንጂ በሩካቤ ሥጋ ወድቀን በረከት የምናጣበት መሆን የለብንም፡፡ 7ኛ/ ዓርብ እና ረቡዕ ፦ ዓርብ እና ረብዕ ከአዋጅ ጾሞች ውስጥ ናቸው፡፡ ስለዚህ ባል እና ሚስት አርብ እና ረብዕ እለት መቼም የፍስክ የሆነ ለምሳሌ ሥጋ አይበሉም፡፡ በዓርብ እና ረብዕ ሥጋ መብላት አስቡት ምን ሊሰማችሁና ሥጋው ምን ምን ሊላችሁ እንደሚችል፡፡ እንደውም ዓርብ እና ረብዕ ሥጋ እንብላ ብትሉ የአሕዛብ ሥጋ የበላችሁ ሊመስላችሁ ይችላል፡፡ ስለዚህ ዓርብ እና ረብዕ ዕለት ሥጋ እንደማንበላ ሁሉ ዓርብ እና ረብዕ እለት ሩካቤ ሥጋ አንፈጽምም፡፡ ይህም የሚሆንበት ምክንያት ዓርብ ጾመ ድኅነት ነው፡፡ ረብዕም ምክረ አይሁድ ነው፡፡ ዓርብ ቀን ነው ጌታ ለእኛ ብሎ ተገርፎ ተሰቅሎ በሞቱ ሕይወቱን የሰጠን፡፡ ስለዚህ በእነዚህ ቀናት ቢቻል እንደ ቅዱስ ዮሐንስ ወልደ ነጎድጓድና አቡነ መብዓ ጽዮን የጌታን መከራ በጾም፣በጸሎትና በስግደት የምናስብበት እንጂ የሥጋ ደስታችንን የምናስብበት ቀን መሆን የለበትም፡፡ 8ኛ/ ሁለቱ ሰንበታት፦ እነሱም ቅዳሜ እና እሁድ ናቸው፡፡አንዳንዶች ቅዳሜ የአይሁድ ሰንበትና በዛላይ በእሁድ ተተክታለች ስለዚህ ቅዳሜ ሩካቤ ብንፈጽም ምን ችግር አለው ይላሉ፡፡ ችግሩ መፈጸሙ ላይ ብቻ ሳይሆን ቅዳሜ ሩካቤ ሥጋ ብንፈጽም በማግስቱ እሑድ ቤተ ክርስትያን አንገባም አንቆርብም፡፡ ስለዚህ ቅዳሜ ሩካቤ መፈጸም ቅዳሜ ለእሁድ እንቅፋት ትሆናለች፡፡ ዋናው ግን በቀኖና ተከልክላለች፡፡ ታላቋ እሑድም ነፍሳችን የእግዚብሔር ቃል እና ቅዱስ ቁርባን የምትመገብበት እንጂ ፈቃደ ሥጋን የምንፈጽምበት ቀን አይደለችም፡፡ በእሑድ እንኳን እኛ በሲኦል ያሉት ነፍሳት የነፍስ እረፍት የሚያገኙበት ስለሆነ እኛም ነፍሳችንን የምናሳርበት ብትሆንም በቀኖና ሩካቤ ሥጋ እንዳንፈጽምባት የተከለከለች ናት፡፡ እግዚአብሔር በነብዩ ኢሳይያስ አንደበት ‹‹ፈቃድህን በተቀደሰው ቀኔ ከማድረግ እግርህን ከሰንበት ብትመልስ፣ሰንበትንም ደስታ፣እግዚአብሔርም የቀደሰውን ክቡር ብትለው፣ የገዛ መንገድህንም ከማድረግ ፈቃድህንም ከማግኘት ከንቱ ነገርም ከመናገር ተከልክለህ ብታከብረው፣በዚያን ጊዜ በእግዚአብሔር ደስ ይልሃል፣በምድር ከፍታዎች ላይ አወጣሃለሁ፣የአባትህንም የያዕቆብ ርስት አበላሃለሁ፡፡ የእግዚአብሔር አፍ ተናግሯል›› በማለት ሰንበትን ማክበር ብቻ ሳይሆን እግዚአብሔር ባዘዘን መልኩ ብናከብር እኛም እንደምንከብርና የያዕቆብ ርስት የተባለችውን ገነት መንግሥተ ሰማያትን እንደምንወርስ ነግሮናል፡፡ /ኢሳ 58÷13-14/ ተወዳጆች ሆይ በሁለቱ ሰንበታት በተቀደሰውንም ቀን ፈቃዳችን ከመፈጸምና በገዛ የሥጋ መንገዳችን ከመሄድ ተከልክለን እግዚአብሔርን ደስ የሚያሰኝ ነገር እንተግብር፡፡ በዚህም ከዘላለማዊው ከያዕቆብ ርስት ተካፋይ እንሆናለን፡፡ 9ኛ/ በዓበይት በዓላት እና በዓመታዊ በዓላት ፦ በጌታችን ዓበይት በዓላት ሩካቤ ሥጋ መፈጸም ክልክል ነው፡፡ የጌታ ዓበይት በዓላት የሚባሉት መጋቢት 29 ብሥራት፣ታህሳስ 29 ልደት፣ጥር 11 ጥምቀት፣ ነሐሴ 13 ደብረ ታቦር፣ሆሳዕና፣ስቅለት፣ትንሤኤ፣ዕርገት እና በዓለ ጰራቂልጦስ ናቸው፡፡ በእነዚህ ዓበይት የጌታ በዓላቶች ከሩካቤ ሥጋ ልንታቀብባቸው ይገባል፡፡ ዓመታዊ በዓላት የምንላቸው ለምሳሌ የሐምሌና እና የጥር ሥላሴ፣የታህሳስ እና የሐምሌ ቅዱስ ገብርኤል፣የታህሳስ እና የነሐሴ አቡነ ተክለ ሃይማኖት፣የሚያዝያ ጊዮርጊስ ወዘተ በእነዚህ ዓመታዊ የመላእክት፣የቅዱሳን የሰማዕታት በዓላት በተቻለን አቅም ከሩካቤ ሥጋ ታቅበን ብንችል ቅዱስ ቁርባን መቀበል ካልሆነልን ግን በገዳማቸው፣በደብራቸው ሄደን አስቀድሰን አንግሠን ተባርከን በረከታቸውን አግኝተን የምንውበት ቀን መሆን አለበት እንጂ ሩካቤ ሥጋ ፈጽመን ታቦታቸውን ለማንገሥ እና በበዓላቸው ለማስቀደስ የምንቸገርበት ቀን ሊሆንብን አይገባም፡፡ 10ኛ/ የወር አበባ ጊዜ ፦ በወር አበባ ጊዜ ሩካቤ ሥጋን እንኳን ቅድስት ቤተ ክርስትያናችንም ሳይንሱም ይከለክላል፡፡ ሳይንሱ በጥናት የደረሰበት አንድ ወንድ የወር አበባ ላይ ካለች ሴት ጋር ሩካቤ ሥጋ ቢፈጽም ደዌ ሊሆንበት ይችላል፡፡ በወር አበባ ወቅት ሩካቤ ሥጋ መፈጸም ምቾች ማጣት ብቻ ሳይሆን ለአባለ ዘር በሽታ እና ላለመውለድ ችግረ ሊዳረጉ ይችላሉ፡፡ ፍትሐ ነገ አንቀጽ 24 ቁ. 922 ላይ ‹‹በደምዋ ወራት አትገናኛት፡፡ ጋብቻህ ያለ ሕግ እንዳይሆን እግዚአብሔር በሙሴ አንደበት እንዲህ ብሎ ያዘዘህን አስብ፡፡ አንድ ሰው ግዳጅ ወዳገኛት ሴት ቢቀርብ ያለ ልጅ ይጥፋ ይሙት ብለህ ለእስራኤል ልጆች ንገራቸው፡፡ እነርሱ ንጹሑን ዘር ከግዳጅዋ ደም ውስጥ በመጨመራቸው አላከበሩምና›› በማለት ዘሌ 20÷18 ላይ ያለውን ጠቅሶ ይከለክለናል፡፡ በዘሌ 20 ÷ 18 ላይ ‹‹ማንኛውም ሰው ከባለ መርገም ሴት ጋር ቢተኛ ኃፍረተ ሥጋዋን ቢገልጥ፣ፈሳሽዋን ገልጧልና፣እርስዋም የደምዋን ፈሳሽ ገልጣለችና ሁለቱ ከሕዝባቸው መካከል ተለይተው ይጥፉ›› ተብሎ ተጽፏል፡፡ በእርግጥ በሐዲስ ኪዳን ዘመን ግዳጅ ላይ ያለች ሚስት ጋር የደረሰ ወንድ እንደ ኦሪቱ ይጥፋ ባይባልም ኃጢአት በመሆኑ ንስሐ ይሰጠዋል፡፡ እንዳይደግምም ይመከራል፡፡ ፍትሐ ነገስት በወር አበባ የሚፈጸምን የሩካቤ ሥጋ ነገር በዚህ አያበቃም ሩካቤው ሌላ ችግር እና ጠንቅ እንዳለው ይነግረናል፡፡ ይህንንም በአንቀጽ 24 ቁ.25 ላይ ‹‹ሩካቤ መከልከል ግን በግዳጅዋና በአራስነቷ ወራት ነው፡፡ ይኸውም ዐባለ ዘርእን ከጥፋት ወገን ስለሚያገኘው ነው፡፡ ከዚህች ሥራ የተነሳ በማኅፀን የተፀነሱት ልጆች ሥጋ ደዌ ስለሚያገኛቸው ነው›› ይለናል፡፡ ይህም በሳይንሱ የተረጋገጠ ነው፡፡ አንድ ሴት በወር አበባዋ ጊዜ የመፅነስ እድል አላት፡፡ በዚህ ወቅት ብትፀንስ የምትወልደው ልጅ ጤናማ ላይሆንና ንቃተ ሕሊና የሌለው ልጅ ሊሆን ይችላል፡፡ 11ኛ/ የአራሥነት ወቅት ፦ የሚገርመው ብዙዎች በአራሥነት ጊዜ ሩካቤ ሥጋ ክልክል መሆኑን እያወቁ ይስታሉ፡፡ በተለይ ሴት ልጅ ከተወለደች ክርስትና የምትነሳው በሰማንያ ቀኗ ነው፡፡ ይህ ማለት ሁለት ወር ከሃያ ቀን ማለት ነው፡፡ ታድያ ብዙዎች ባለትዳሮች በሁለት መንገድ ለአራሥነት ሩካቤ ይዳረጋሉ፡፡ አንደኛው ወራቶቹን ካለመታገስ ነው፡፡ ሁለተኛው ሴት ልጅ የወለደች እና ከአንድ ወር በኃላ ከአራሥነት ተነስታ ወደ ቀደመ ሕይወቷ ስለምትመለስ እና አራሥነቱ ስለሚረሳ ብዙዎች በእነዚ ቀናት ሩካቤ ሥጋ ይፈጽማሉ፡፡ ባስ ያለባቸውም ሚስታቸው ወንድ ከወለደች ከክርስትናው ቀድመው ሩካቤ ይፈጽማሉ፡፡ ግን ፍትሐ ነገ በአንቀጽ 24 በቁ. 922 ላይ ‹‹በአራስነቷ ወራት አትገናኛት›› ይላል፡፡ ስለዚህ ሚስት ወንድ ይሁን ሴት ብትወልድ በአራሥነቷ ወቅት ሩካቤ ሥጋ መፈጸም አይቻልም፡፡ 12ኛ/ በንስሐ /በቀኖና ጊዜ ፦ የተነሳሂያን አንዱ ችግር ንስሐ ከገቡ በኃላ ከትዳር አጋራቸው ጋር ንስሐውን ጨርሰው ሳይፈቱ ሩካቤ ሥጋ ይፈጽማሉ፡፡ በካህኑ ትዕዛዝ የተሰጠንን ቀኖና ሳንጨርስ ‹‹ችግር የለውም ሚስቴና፣ባሌ ነው›› በማለት ሩካቤ ሥጋ ከፈጸሙ ንስሐውን ያፈርሱታል፡፡ ምክንያቱም በንስሐ ቀኖና የሚሰጣቸው አንዱ ጾም ነው፡፡ ይህ ጾም ደግሞ ሥጋ ከመብላት ብቻ ሳይሆን ከሩካቤ ሥጋም የምንታቀብበት ጊዜ ነው፡፡ ስለዚህ የንስሐ ቀኖናችንን እስክንጨርስና ጨርሰን እንክንፈታ ድረስ ከሩካቤ ሥጋ መታቀብ ይገባናል፡፡ 13ኛ/ በእርግዝና ወቅት ፦ በቤተ ክርስትያናችን በተለይም አንዲት ሴት አርግዛ በእርግዝናዋ ወቅት ሩካቤ ሥጋ መፈጸም አትችልም የሚለውን ትምህርት ለመንፈሳውያን እና ሳይንስ ለተጫነን እጅጉን ሲከብደን ይታያል፡፡ ሴት ልጅ አርግዛ ሩካቤ ሥጋ መፈጸም እንደ ቤተ ክርስትያን አስተምሮ እና እንደ ፍትሐ ነገስት ድንጋጌ ክልክል ነው፡፡ ይህንንም ‹‹ፅንሷ ከታወቀ በኃላ ከሚስት ጋራ ሩካቤ የሚያደርግ ሰው ቢኖር ይህ አግባብ አይደለም፡፡ ለእርሱም አይፈቀድለትም፡፡ የሚሻትም ለመረዳዳት ካልሆነ በቀር እርሷን አይሻ›› ይለናል፡፡ /ፍት.ነገ አን 24 ቁ 838/ በእርግዝና ወቅት ሩካቤ ሥጋ መፈጸም በቤተ ክርስትያናችን አስተምሮ ከመከልከሉ በተጨማሪ በራሱ በጽንሱ ላይ ከባድ ጉዳት ሊደርስ ይችላል፡፡ ለምሳሌ በእርግዝና ወቅት በሚፈጠር ሩካቤ ሥጋ በማኅፀን ያለው ጽንስ ሊጎዳና አቀማመጡ ሊዛባና በእናቲቱ ላይ የጤና ጉዳት ሊያደርስ ይችላል፡፡ በእርግዝና ወቅት ከሩካቤ ሥጋ መከልከል ከባድ ቢሆንም ፅንስን ከማስባረክ እና ትዳራችን ሩካቤን ብቻ የተደገፈ እንዳይሆን ከማድረግ አንጻር ብንታቀብ መልካም ነው፡፡ ወዳጆቼ እንስሳት በጽንሳቸው ጊዜ እንደማይዳሩ ታውቃላችሁ? አንድ በሬ ያረገዘችን ላም አያጠቃም፡፡ አንድ በሬ አንዲትን ላም ሊያጠቃ ፈልጉ ይጠጋታል፡፡ ከተጠጋም በኃላ ፍላጎቱን በአካል እንቅስቃሴ እየገለጸ ወደ አፍረቷ በመጠጋት ያሸታታል፡፡ በሽታ ብቻ እንዳረገዘች በማወቅ ከማጥቃት ይከለከላል፡፡ ሕግ የሌላቸው በደመ ነፍስ ያሉት እንስሳት በእግዝና ወቅት ከማጥቃት የሚታቀቡ ከሆነ እኛ በሕግ ማዕቀፍ ያለን ሰዎችማ እንዴት አንታቀብም? አፄ ናዖድ ከባለቤታቸው እና ከሠራዊታቸው ጋር መንገድ ይሄዳሉ፡፡ ሚስታቸው ማርገዟን ያወቁት ንጉሡ ከሚስታቸው ጋር ሩካቤ ሥጋ መፈጸም ካቆሙ ቆዩ፡፡ በዚህ ቅር ያላቸውና ሌላ ጥርጣሬ የጫረባቸው ሚስታቸው በመንገድ ጨዋታ በገደምዳሜ ጠየቋቸው፡፡ ነገሩ የገባቸው አፄ ናዖድ መንገድ ሲሄዱ አንድ በሬ ላሟን ሊያጠቃ ይሄድና አጠገቧ ደርሶ ወደ ጭራዋ ተጠግቶ አሽትቷት ትቷት ሲሄድ አይጠው ሚስታቸውን ‹‹አየሽ በሬው ላሟ እንዳረገዘች ስላወቅ ነው አጠገቧ ደርሶ ሳያጠቃት የተመለሰው፡፡ እንስሳት እንኳን በእርግዝና እንደማይገናኙ ያውቃሉ›› ቢሏት ሚስታቸው እኔን ሲለኝ ነው ብለው ቅሬታውንና ጥርጣሬያቸውን ትተዋል፡፡ 14ኛ/ ክርስትና በምናስነሳና በምናነሳበት ጊዜ ፦ የራሳችንንም ልጅ ክርስትና ለማንሳት አልያም የወዳጃችንን ልጅ ክርስትና አባት ወይም እናት ለመሆን በምናነሳበት ጊዜ ክርስትና ለማቋቋም በምንሄድ ጊዜ ሁለት ቀን ከሩካቤ ታቅበን ነው ወደ ቤተክርስያን የምንሄደው፡፡ በጥምቀተ ክርስትና፣ባል እና ሚስት ልጃቸውን ክርስትና በሚያስነሱበት ቀን ሩካቤ ሥጋ መፈጸም አይገባም፡፡ ይህንንም ፍትሐ ነገ አንቀጽ 24 ቁ. 921 ላይ ይከለክላል፡፡ ይህ ክልከላ ወላጆች ልጃቸውን በሚያስነሱበት ጊዜ ሩካቤ ሥጋ የተከለከለው ስለ ክብረ መንፈስ ቅዱስ መሆኑን ይናገራል፡፡ በአጠቃላይ ፍትሐ ነገሥት ‹‹እግዚአብሔር ሩካቤን ለሰው የሠራው ልጅ ለመውለድ ብቻ አይደለም፤የማይወሰን የማይገታ የፈቲው ፆር ለማራቅ ጭምር ነው እንጂ፡፡ አንድ ጊዜ የሚከለከሉበት፣አንድ ጊዜ ፈቃዳቸውን የሚፈጽሙበትን ሠራ፡፡ ነገር ግን አንድ ወንድ ለአንድ ሴት፣አንዲት ሴት ለአንድ ወንድ ብለው ዘወትር ሊያደርጉት አይገባም፡፡ አጽዋማትን፣በዓላትን፣ኅርስን፣ትክትን ለይቶ ሊያደርጉ ይገባል እንጂ›› በማለት ደንግጎልናል፡፡ /ፍት ነገሥ አን 15÷ቁ 38-48/ 15ኛ/ በሐዘን ጊዜ ፦ ባለ ትዳሮች ልጅ፣እናት፣አባት፣ወንድም እህት ወዘተ ሊሞቱ ይችላሉ፡፡ በዚህ ወቅት ሐዘን ክፉኛ ሊጸናባቸው ይችላል፡፡ ስለዚህ አንዱ ሐዘንተኛውን ሐዘኑን እስኪረሳ በሩካቤ ሥጋ ፈቃድ ማስቸገር የለበትም፡፡ ምክንያቱም ሩካቤ ሥጋን ደስተኛ ሆኖ ለመፈጸም ሰላም እና መረጋጋት ብሎም ጥሩ ስሜት ሊኖራቸው ይገባልና፡፡ ሐዘንም ከሰውጥ ነው የሩካቤ ሥጋ ፍላጎትም ከውስጥ ነው፡፡ ስለዚህ አንድ ሰው በሐዘን እጅጉን ከተጎዳ አብሮ የሩካቤ ሥጋ ፍላጎቱም ይጉዳል፡፡ ግን ሐዘንን የሩካቤ ሥጋ መቅጫ የሚያደርጉ አሉ፡፡ ሐዘንን ከልክ በላይ በማድረግ የሩካቤ ሥጋ መቅጫ ማድረግ ትልቅ ኃጢአት ነው፡፡ ወዳጆቼ ቤርሳቤህ ላይ የደረሰው ሐዘን እጅጉን አሳዛኝ ነው፡፡ ቤርሳቤህ ባሏን ኦርዮንን እና ልጇን በሞት አጥታ ነበር፡፡ ነገር ግን በአጭር ጊዜ ተጽናንታ ንጉሥ ዳዊትን አግብታ ተረጋግታ ኖራለች፡፡ መጽሐፍ ቅዱስ የቤርሳቤህን ሐዘን እና በዳዊት በኩል ያገኘችው መጽናናት ‹‹ዳዊትም ሚስቱን ቤርሳቤህን አጽናናት ወደ እርሷም ገባ ከእርሷም ጋር ተኛወንድ ልጅም ወለደች ስሙንም ሰሎሞን ብላ ጠራችው›› ይላል፡፡ ሰሎሞን ማለት ሰላም ደስታ ማለት ነው፡፡ ቤርሳቤህ ከሐዘን በኃላ ያገኘችው ሰላም እና ደስታ የሰጣት የዘሐንዋ ጊዜ ልጅዋ ነውና፡፡ /2ኛ ሳሙ 12÷24/ በሐዘን ጊዜ ከሩካቤ ሥጋ መታቀብ ቢጠበቅብንም ባል እና ልጅ ሞቶባት ሌላ ባል አግብታ ተጽናንታ ወደ ደስታ እንደተመለሰችው ቤርሳቤህ መጽናናት ይገባናል፡፡ የሩካቤ ሥጋ ማዕቀቡንም ልናነሳ የውዴታ ግዴታ አለብን፡፡ አንዳንዶች በሐዘን ምክንያት አልጋ በመለየት የሚሰነብቱ አሉ፡፡ ይህም ታላቅ ስህተት ነው፡፡ እንደውም ባል እና ሚስቱ አብረው መሆን ያለባቸው በሐዘናቸው ጊዜ ነው፡፡ በሐዘን ለሚመጣ የሩካቤ ሥጋ መታቀብ፣ለግጭት ሰበብ እንዳይሆን መጠንቀቅ አለባቸው፡፡ ሟችን የሚጠቅመው በሐዘን በሆን አልጋ መለየት ሳይሆን በስሙ ምፅዋዕት መስጠት፣ጸሎት እና ፍትሐት ነው፡፡ ሚስቶች እና ባሎች ሆይ በሐዘን ምክንያት ሐዘን በማብዛት ከሩካቤ ሥጋ በመራቅ ወደ ቅሬታ እና ጭቅጭቅ እንዳትገቡ ተጠንቀቁ፡፡
መዝሙር፡ “ክርስቶስ ንጉሥ እዩ መሓሪ እዩ፥ ንዘራኢ ዘርኢ ይህቦ ንእኽሊ ንመግቢ የብቅዖ፥ ንመስኪን ካብ ምድሪ የተንሥኦ፥ ንሥልጣኑ ሓደኳ አይምንዝዖን፥ ንጻድቃኑ ታሕጓስ ይእዝዘሎም፥ ሰንበት ንዕረፍት ሰርዐ፥ ገባር ሕይወት አብ ዓዓመት ክረምቲ ዝኸፍት እዩ”። ንባባት፡ ኤፈ 1፡3-14፥ ያዕ 3፡13-ፍ፥ ግ.ሓ. 27፡18-26፥ ማር 6፡7-13 ምስባክ: ሐወጽካ ለምድር ወአርወይካ፥ ወአብዛህካ ለብዕላ፥ ፈለገ እግዚአብሔር ምሉዕ ማያት። “ንምድሪ በጻሕካያን አርወኻያን፥ ሃብታ ኸአ አብዛሕካዮ፥ ፈለግ እግዚአብሔር ማይ ዝመልአ እዩ” መዝ. 65፡9።። ዘሎናዮ እዋን አብ ዓድና እዋን ክረምቲ እዩ ምድረ ሰማይ ብግመን ፊግፊታን ጸልሚቱ ጎቦታት ብግመ ተሸፊኑ ሰማይ ብጸሊም ደበና ተኸዲኑ ዝርአየሉ እዋን እዩ። ነዚ አብ ግምት አእትዩ ሉጡርግያና ነዚ ሰንበት “ሰንበት ዘጊሜ” ይሰምዮ። ክረምቲ ብፍላይ አብ ሃገረሰብ አብ ተስፋ ዘሳግር ኮይኑ እምበር ከቢድ እዩ። አብ መንፈሳዊ ሕይወትና ክነዛምዶ ከሎና እውን ካብ አምላኽ ከይተፈለና አብኡ ምሉእ እምነት ገርና ብተስፋ እንጉዓዘሉ እዋን እዩ። ናይ ሎሚ ንባባትና እንተ ረአና አብ ሓደ ዘተኴሩ እዮም ንሱ ኸአ “መጸዋዕታ ወይ ሕርየት አምላኽ” እዚ ኸአ ነቲ ሓዋርያዊ ተልእኮ ቤተ ክርስትያንን ንናይ ነፍስወከፍና ልኡኻቱ ክንከውን ዝተሓረናሉ ዘመልክት እዩ። ሕርየትና ብዕድል ወይ ብአጋጣሚ ዝኾነ ነገር አይኮነን። አምላኽ ድላዩ ኮይኑ ንፍሉይ ዓላማን ተልእኮን ዝመረጸና ኢና። ቤተ ክርስትያን ነዚ መሰረት ገራ አብ ውሽጢ ሕልናና አቲና ፍሉይ ሕቶታት ንርእስና ክንሓትት እሞ መልሲ ክንህብ ትደልየና። “እንታይ እዩ ዓላማ አምላኽ ንአይ ልኡኹ ክኸውን ዝሓረየኒ?” ነቲ ዝተሓረኽዎ ዓላማኸ ብግቡእዶ እፍጽሞ አሎዅ? አብ ብሉይ ኪዳን አምላኽ ንፍሉይ ዓላማ ንሰባት አብቲ ንሱ ዝደልዮ ክዓዩ ከምዝሓሪ ብንጹር ንረክብ። አብርሃም ካብ ዓደብኡ ክወጽእ አብቲ ንሱ ዝህቦ ዓዲ ክኸይድ ከምዝነገሮ ንረክብ። ሙሴ ጓሳ ኮይኑ አብ እምቦ ሆሬብ እንከሎ አብ ግብጺ ከይዱ ንህዝቡ ካብ ባርነት ከውጽኦም ክልአኮ ነጊርዎ። ንዳዊት ንጉሥ ካብ ኩሎም አሕዋቱ ዝንአሰ ከንሱ ንጉሥ ክኸውን መሪጽዎ። ሳሙኤል፥ ኤርምያስ፥ ከምኡ ካልኦት ነብያት ኩሎም አምላኽ ንፍሉይ ነገር ክገብሩ ሓርዩ ልኢኽዎም። አብ ነብይ ሆሴዕ 7፡12-15 ዘሎ እንተ አንበብና አምላኽ ንሆሴዕ ድኻ ሓረስታይ ካብ ደቢባዊ መንግስቲ ይሁዳ ንሰሜን አብ መንግስቲ እስራኤል (ኤፍራይም ዝብል ስም እውን ይውሃቦ እዩ) ከይዱ አብ መገዲ አምላኽ ክምለሱ ክነግሮም ሓርይዎ። በቲ እዋን መንግስቲ እስራኤል አብ ክልተ ተመቒሉ ነሩ ሰሜናዊ እስራኤል፥ ደቡባዊ መንግስቲ እስራኤል ተባሂሉ ተኸፊሉ ነሩ። ሆሴዕ ማንም ሓረስታይ እዩ ነሩ አምላኽ ግን ሓርይዎ ነቶም አብ ሰሜን ዝነበሩ ነብያት በቲ እዋን አይሓረዮምን ንሆሴዕ ግን አብ ሰሜን ከይዱ አብ አምላኽ ክምለሱ ክነግሮም ልኢኽዎ። አብ ሓዲስ ኪዳን ማርያም አደ አምላኽ ክትከውን ብአምላኽ ተሓርያ፥ 12 ሓዋርያት አብ ሰስርሖምን መነባብርኦምን እንከለዉ ኢየሱስ ስዓቡኒ ገፈፍቲ ሰብ አብጻሕቲ ብስራተ ወንጌለ መንግስቲ ኽገብረኩም እየ እናበለ ሓርይዎም። ንጳውሎስ አብ መገዲ ደማስቆስ ብድንገት ሓርይዎ ን፯ተ ዲያቆናት ብሓዋርያቱ መንፈሱ አውሪዱ ሓርይዎም። ነዚ መሰረት ገርና እምብአር አምላኽ ንነፍስወከፍና ከም ዝሓረየና ይርኢ። “ሕሩያት ፍጥረት መዓይይቲ አምላኽ ክንከውን ዝተሓረና ኢና። ሕርየትና ንድላይ አምላኽ ክነብጽሕ ክነግር እዩ። አምላኽ ክሓርየና እንከሎ አብ ዓቕሚና አብ ፍልጠትና ተመስሪቱ ዘይኮነ ባዕሉ ብመገዱ ከም ዝመርጽ ንርኢ። ንሱ ዝደልዮ ንዳልዩ ጽን ኢሉ ዘብጽሕ ዝነግር እዩ። ንሕና ብጥምቀት ልኡኻት አምላኽ ክንከውን መብጽዓ አቲና። ክርስትያን ማለት ንድላይ አምላኽ ዝልአኽ ዘብጽሕ ማለት እዩ። ሕርየትና እምብአር መጀመርያ ቅዱሳን ክንከውን ድሕሪኡ በቲ አምላኽ ዝሓረየና ሰበኽቲ ወንጌልን መስከርን ክንከውን እዩ። ከም ሰባኺ አብ አምላኽ ዝመለስክዎም ሰባት አለዉዶ ኢልና ንርእስና ክንሓትት ጽቡቕ አጋጣሚ እዩ። “መልእኽቲ መን እየ ዘብጽሕ ዘሎኹ ክንብል ይግባእ”። አብ መልእኽቲ ጳውሎስ ናብ ኤፈሶን ቀዳመይቲ ንባብና፥ አምላኽ ብኢየሱስ ገሩ ከምዝሓረየና ጥራሕ አይኮነን ይዛረብ። አምላኽ ስለምንታይ ከምዝሓረየና ይነግርን የዘኻኽርን “አብ ቅድሚኡ ቅዱሳንን መንቅብ ዘይብሎምን ምእንቲ ክንከውን ቅድሚ ምፍጣር ዓለም ኃረየና” (ኤፈ 1፡4)። ብኻልእ አዘራርባ ዓለማ ተፈጥሮናን ድላይ አምላኽን ምኽንያት ሕርየትና እዚ እዩ። ዝኾነ ኮይኑ ከምቲ ሓደ ንገዛእ ርእሱ ጥራሕ ዘይነብር ካልአይ ምኽንያት ስለምንታይ አምላኽ ከም ዝሓረየና ክንርኢ ከሎና ንኻልኦት አብ አምላኽ ክምለሱ ወይ ክፈልጡ ክንልአኽ እዩ። እዚ ኸአ ተልእካዊ መንፈስ ክነዕቢ ንማለት እዩ። እዚ ክልተ ምኽንያት ሕርየትና ብሓደ እንተ ገበርናዮም አብቲ መወዳእታ ምኽንያት ተፈጥሮ ዕላማናን አብቲ አምላኽ ዝደልዮ ክንበጽሕ ንኽእል። ናይ ሎሚ ወንጌል ነታ ካልአይቲ ምኽንያት ሕርየትና ብዝያዳ የተኩር። ክርስቶስ ነቶም ዝሓረዮም ነቲ ዓላማ አምላኽ ዝሓረዮም አብ ሕይወቶም ብዝያዳ ክርድኡ ኢሉ ንሰለተ ዓመት አስተምሂርዎም። አብ መወዳእታ ነቲ ቀዳማይ ዓላማን ድላይ አምላኽን ከብጽሑ ልኢኽዎም። ተልእክኦም ከአ አብ ማሕበረ ሰብን አብ ዓለምን እዩ። እዚ መጀመርያ ንርእሶም ዝአተውዎ ድሓር ንሳቶም ንኻልኦት አብኡ ከም ዘእትዉ ገርዎም፥ እዚ እዩ አብ ክርስቶስ ምዕባይ ማለት። ሕይወትካ ብምልኡ ናይ ክርስቶስ ገርካ ንአኻ ዝረአየ ንክርስቶስ ከም ዝርአየ ምግባር። አብ ሕይወትና ንቅድስና ክንለብስ ክንጽዕር ነዚ እናገበርና ንካልኦት እውን አብ አምላኽ ተመሊሶም ቅድስናን ሓቅን ክለብሱ ምሕጋዝ። ነዚ ዝገብር ሓዋርያ ሰባኺ መስካሪ ክንብሎ ንኽእል። ነዚ ቅዱስ ተልእኮ ግብራዊ ክንገብሮን ክንፍጽሞን ንአይ ጥዓመኒ እንብል ክንከውን የብልናን ፍቕሪ ደፊኡና ንኻልኦት ከማና ዝበሉ ሰባት ካብቲ ዘለውዎ አብ አምላኽ ከምዝምለሱ ምግባር እዩ። ከም ጻጸ ምግቢ የናዲ እሞ ምስ ረኸባ አብ አሕዋቱ አምጺኡ ዝካፈላ ንሕና እውን ንዘሎና ምስ አሕዋትና ተኻፊልና ክንክእል አሎና። አብ መወዳእታ እንርእዮ ክርስቶስ ንሓዋርያቱ ነቲ ዝሃቦም መልእኽቲ እናአብጽሑ እንከለዉ አብ መንጎ ከይደናገሩ ወይ እውን ብዝኾነ ምኽንያት ከየብጽሕዎ ከይተረፉ ኢሉ መምርሒታት ሂብዎም። ንሱ አብ ከመይ ዝበለ ዓለም ይልእኮም ከምዘሎ ማለት ምቾት ጣዕሚ ዝተፈላለየ ፈተና ዘለዎ እሞ ትርጉም ተልእክኦም ጠሊሞም አብ ካልእ ከይዝንብሉ ኢሉ መምርሒ ሂብዎም። ለቢስካዮ ዘሎኻ ሕይወት ዋንኡ አምላኽ ከምዝኾነ ተረዲእካ ከምቲ አምላኽ ዝደልዮ ገርካ ክትጉዓዝ ይግባእ። ተልእኮ ክርስቶስ ክዕወት እዚ ንአይ ጥራሕ ይጥዓመኒ ዝብል ዓለምና አብ ሃብትን ምቾትን ጥሒሉ አብ ፍትወትን ድለትን ሥጋን ጥራሕ ዘንቢሉ ዘሎ ዓለም ክንዝንግዖ የብልናን። ንዝኾነ ካብ ድላይ አምላኽ ከይንፍጽም ዝዓግተና ሓይሊ ሰጋእ ክንብል የብልናን። አብ መምርሒ ክርስቶስ እንተ ጸኒዕና ብእኡ እንተ ተመሪሕና ንድላይን ዓላማን አምላኽ ክንስሕቶ አይንኽእልን ኢና። ግን ንአኡ ሓዲግና ነቲ ብቐሊል ካብ ጉዕዞና ዘዘናብለና እንተ አተኮርና ጠፊእና ኢና። ዘሕዝን ብዙሓት ካባና ለቢስናዮ ዘሎና እንታይነቱ ብዘየገድስ አብ ተልእኮና አተኲርና ምጥማት እንጉዓዞ ዘሎና ሕይወት ንመን እዩ ዝስዕብ ዘሎ ክንፈልጥ ዝዘንጋዕና እዩ ዝመስል። ነቲ ክርስቶስ ዝሃበና መምርሕን ተልእኮናን ምእዛዝ አቢና ባዕልና ዝመሃዝናዮ ድለትን ዓላማን ኢና ንፍጽም ዘሎና። ነቲ ከም ክርስትያን ክንክተሎን ክንስዕቦን ዝግብአና ሓዲግና እንኸዶ ዘሎና ጠፊኡና ዓላማ ምኽንያት ተፈጥሮና ዘንጊዕና ዓለምና ብሰንኪ ግጉይ መገዲ ብምሓዝና ትሕመስ አላ። አብ ሕይወትና አቲና ከመይ እጉዓዝ አሎኹ ምስ መን እጉዓዝ አሎኹ ኢልና ክንሓስብ ሎሚ ንሕተት አሎና። ፀሓይ በሪቓ እትዓርበና ሓንቲ ፍረ ከይገበርና አብ ክፍአተ ግብሪ ጥሒልና ልኡኻት ጸልማት ኮና ንብዙሓት ካብቲ ክኸድዎ ዝግብኦም መንገዲ አውጺእና አብ ግጉይን ንጥፍአት ዝመርሒ አእቲና እንጉዓዝ ውሑዳት አይ ኮናን። አብ ልብና እሞ ምልስ ንበል ሽዑ አምላኽ ተመለሰኒ እናበለ ክጽውዓና ነታ ንጥፍአት ዝወሰደትና መገዲ ካብአ መሊሱ አብኡ ክመልሰና እዩ። ሓንትስ ንርእስና ርኢና ንኽአል እንበር ክፍአትናስ ባዕሉ ዝዛረብ መስክሩለይ ዘየድልዮ ንጥፍአት ናተይ ኢሉ ሒዙ ዘሎ እዩ። ዓለምና ዝነብሮ ዘሎ ንርኢ አሎና ንሕጊ አምላኽ ብሕጊ ሰብ ክንትክእ ነቲ አምላኽ ካብ መጀመርያ ዝሃበና ትእዛዝ ጠሊምና ከም ቀዳሞት ወለድና ካብ አምላኽ ወጺእና ኢና ዘሎና። ሎሚ ዝርእያ አዒንቲ ውሒደን ንሓቂ ዝዛረብ መልሓስ ተሳኢኑ ብአንጻሩ ንሓቂ ንጽድቂ ዝሓዘ ዝፈርሓሉን ዝስከፈሉን እዋን ኢና ዘሎና። ሰይጣን ዝተዓወተሉ ብጅግና ተፈሊጡ ሰብ ልቡ ፍርሒ ዘሚትዎ ዝብሎን ዝገብሮን ጠፊእዎ አሎ። ስለዚ አብ ልብና ተመሊስና አምላኽ ዝሓረየኒ ንፍሉይ ዓላማ ድላዩ ክገብር ዝተሓረኹ እየ ኢልና ንድላይ አምላኽ ክንገብር ቍርጺ ፍቓድና ንሓድስ። ሓደ ካብቲ መጋበሪ አብ አምላኽ ክንምለስ ከም ሕሩያት አምላኽ ክንከውን ዝገብረና ክንሳሕ ከሎና እዩ። ምንሳሕ ማለት አእምሮኻ ምቕያር እሞ ድሕሪኡ ንአእምሮኻ ምስቲ ዘምጻእካዮ ለውጢ ምውህሃድ እዩ። እዚ ሓዲስ ሰብ ይገብረካ። ምንሳሕ ክንብል እንከሎና ክሳብ ምስራቕ ካብ ምቅታል ዝሙት ካብቶም ዓበይቲ ንነፍስና ዝቐትሉ ዓበይቲ ኃጢአት ዘይምግባር ጥራሕ ማለት አይኮነን። ምናልባት ካብ ከምዚኦም ዝአመሰሉ ኃጢአታት ክትንሳሕ ቀሊል እዩ። እቲ ቀንዲ ክትልውጦ ዘድሊ ንሕይወትካ ካብ ንአይ ጥዓመኒ፥ ክግበረልካ ጥራሕ ምድላይ፥ ናይ ካልእ ዘይግድሰካ ምዃን አብ ርእስኻ ጥራሕ ምትኳር ነዝን ካልእን ምልዋጥ እዩ። ምንሳሕ ወይ ምቕያር ክብሃል እንከሎ እምብአር ካብ አብ ርእስኻ ጥራሕ ዘተኮረ ሕይወት አብ አምላኽ ዘተኮረ ሕይወትምቕያር እዩ። ክትንሳሓ እንከሎኻ ምስኡ ዝኸይድ ዘይተርፍ ነገራት ክትገብሮ ግድን ዝኾነ ነገራት አሎ። ምስ አምላኽ ክትነብር ትመርጽ እንተ ኾንካ አባኻ ጠቢቑ ካብ አምላኽ ፈልዩካ ዘሎ ነገር ክትስዕሮ ክትልውጦ አብ ገለ እዋን ስቓይ ይፈጥረልካ እዩ። ብዙሕ ጊዜ ዘጸግመና ክነሰማማዕ ንፍትን እዚ ግን ምጥባር እዩ ምሉእ ምሕዳስ ከአ አየምጽአልናን እዩ። ክንሳሕ ከሎና አብ ሓዲስ ሕይወት ካብቲ ዝነበርካዮ ምእታው እዩ። ንዝአረገ ሕማቕ ልምድና ሓዲገዮ ክብል ካብ ምፍጻሙ ጥራሕ ደው ምባል እኹል አይኮነን ሓዲስ መገዲ ክንፈጥር አሎና ነቲ አረጊት ተኪኡ አብ ሓዲስ ዕማም ዝወስደና መገዲ ክንአቱ አሎና። አብቲ ዝአቶናዮ ሓዲስ ሕይወት ኵሉ ዝክአለና ሓይልና ዓቕምና ክነጥፍአሉ አሎና። ዝተሓደስ ዝተነስሐ ሕይወት ክንለብስ፥ ብዳግም መልእኽቲ አምላኽ ክነብጽሕ ክንወፍር እንከሎ ዝያዳ ጸጋን በረኸትን ንረክብ ሽዑ ከም ሓዋርያ ጳውሎስ አሳዳዲ ዝነበረ ሰባኺ ይኸውን። ከም ልኡኻት አምላኽ መጠን ኵሉ ጊዜ ኢየሱስ ንሓዋርያቱ ዝበሎ ክንዝክር ይግባእ፥“ንአኻትኩም ዝቕበል ንአይ ይቕበል እቲ ንአይ ዝቕበል ድማ ነቲ ዝለአኸኒ ይቕበሎ” (ማቴ 10፡40)። ሎም ንሕና ኢና ልኡኻት አምላኽ ክንከውን በብዘሎና ሕይወት ዝተሓረና እሞ አብጻሕቲ መልእኽቲ አምላኽ ኮና ሰላም ፍቕሪ መለለይና ገርና መልእኽትና ነብጽሕ። ነፍስወከፍና አብ ቅድሚ አምላኽ ፍሉያት ፍጥረት ኢና። አምላኽ ዝመደቦን ዝሃቦን ዓላማ ዝለበስና ኢና። ነፍስወከፍና አብ እግሪ ሓዋርያት እንስዕብ ፍሉያትን ሕሩያትን አምላኽ ምስኦም ኮና መልእኽቲ አምላኽ አብ ኩሉ ክነብጽሕ ሕራይ ዝበልና ሰባት ኢና። ስለዚ አብ ተልእኮ ክርስቶስ ሱታፌ አሎና። ነሕዋትና ንዝኾነ ሰብ ሰናይ ዜና ክነብጽሕ ነቶም ኵሉ ጽቡቕ ዜና ጠፊእዎም ዘሎ ነዚ ሰናይ እነብስር ኢና። እሞ ሎሚ ነዚ ክነበስር ንበገስ አምላኽ ከአ ብጸግኡ አሰንዩ ናቱ ይግበረና።
የቻይና ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ዛኦ ሊጃን ለፋይናንሺያን ታየምስ እንዳሉት “ናንሲ ፔሎሲ ታይዋንን የሚጎበኙ ከሆነ ቻይና ወታደራዊ እርምጃዎችን ጨምሮ ማንኛውንን አይነት እርምጃ ለመውሰድ በሚገባ ተዘጋጅታለች” ብለዋል፡፡ "አሜሪካ አሁን በያዘችው እቅድ የምትመራ ከሆነም ቻይና ጠንካራ እርምጃ መውሰዷን ትቀጥላለች ፣ለሚፈጠረው ክስተትም አሜሪካ ሃላፊነቱን ትወስዳለች” ሱሉም ቃል አቀባዩ አክለዋል፡፡ የአሜሪካ ብሄራዊ ደህንነት እስካሁን ቻይና ስለሰጠችው ጠንካራ ማስጠንቀቂያ ምንም ያላለ ሲሆን በኮሮና ቫይረስ ተጠቅተው ራሳቸውን ያገለሉት ፕሬዝዳንት ባይደን በያዝነው ሳምንት ውስጥ ከቻይና አቻቸው ሺ ሺፒንግ ጋር እንደሚወያዩ ይጠበቃል ሲሉ ሮይተርስ ዘግቧል፡፡ ቻይና ታይዋን የግዛቴ አንድ አካል እንጂ ሀገር አይደለችም በሚል ጠንካራ አቋም ያላት ሲሆን ታይዋን ይሄንን እንድትቀበል የተለያዩ ጫናዎችን በማድረስ ላይ እንደሆነች ይጠቀሳል፡፡ የታይዋን መንግስት በበኩሉ ጉዳዩ የ23 ሚሊዮን ዜጎች ውሳኔ እንጂ የቻይና ማዕከላዊ መንግስት አይደለም በሀይል ከተጠቃንም ሁላችንም ለሉዓላዊነታችን እንዋጋለን በማለት ላይ ትገኛለች፡፡
ዓርብ፤ ነኀሴ 13/2008 ዓ.ም ችሎት ፊት ይቀርባሉ ተብለው ሲጠበቁ የነበሩት ከወልቃይት ሕዝብ የአማራ ማንነት ጥያቄ አቅራቢ ኮሚቴ መሪዎች አንድ የሆኑት ኮሎሌል ደመቀ ዘውዴ ለሁለተኛ ጊዜ ሳይቀርቡ ቀርተዋል፡፡ ዋሽንግተን ዲሲ — ዓርብ፤ ነኀሴ 13/2008 ዓ.ም ችሎት ፊት ይቀርባሉ ተብለው ሲጠበቁ የነበሩት ከወልቃይት ሕዝብ የአማራ ማንነት ጥያቄ አቅራቢ ኮሚቴ መሪዎች አንድ የሆኑት ኮሎሌል ደመቀ ዘውዴ ለሁለተኛ ጊዜ ሳይቀርቡ ቀርተዋል፡፡ በዕለቱ ፖሊስ ተከሣሹን ያላቀረበበት ምክንያት በግልፅ ባይነገርም አንዳንድ ነዋሪዎች ግን የሚመስሏቸውን ሃሣቦች ለቪኦኤ ጠቁመዋል፡፡ የወልቃይት የአማራ ማንነት ጥያቄ ኮሚቴ ዋና ፀሐፊና የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊው የሆኑት አቶ ተሻገር ወልደሚካኤል ኮሎኔል ደመቀን ሰሞኑን እሥር ቤት ሄደው እንዳገኟቸውና እንደተወያዩ ገልፀዋል፡፡ በሌላ በኩል ደግሞ በኢትዮጵያ ጉዳይ ላይ የተለያዩ ሃሣቦች የተንፀባረቁበት ውይይት በቪኦኤ ተካሂዷል፡፡ ኢትዮጵያ አስከፊ ፖለቲካዊና ኢኮኖሚያዊ ቀውስ ውስጥ መግባቷን በመጥቀስ ከቀውሱ ለመውጣት ኢሕአዴግ ከሥልጣን ወርዶ የሽግግር መንግሥት እንዲቋቋም የሚጠይቁ ወገኖች አሉ። ተፈጥሯል በሚሉት ቀውስ ተስማምተው የሽግግር መንግሥት መቋቋምን ሃሣብ የሚነቅፉም አሉ። የሕወሐት የቀድሞ ታጋይ ዶ/ር አረጋዊ በርሄ ከጄኔቭ፣ የጋራ እንቅስቃሴ ለአዲሲቷ ኢትዮጵያ መሪ አቶ ኦባንግ ሜቶ ከዋሽንግተን ዲሲ፣ የቀደሞ የፓርላማ አባል አቶ ግርማ ሰይፉ ከአዲስ አበባ እንዲሁም በትግርኛ ቋንቋ የሚታተመው “ውራይና” መፅሔት አዘጋጅ አቶ ጌታቸው አረጋዊ ከአዲስ አበባ በጉዳዩ ዙርያ ያላቸውን ሐሳብ ለአሜሪካ ድምፅ ሰጥተዋል።
የኢትዮጵያ የመንግሥት ኮምዩኒኬሽንስ ጉዳዮች ፅሕፈት ቤት ኃላፊ ሚኒስትር ዶ/ር ነገሪ ሌንጮ በአሜሪካ ድምፅ ቀርበው ለጥያቄዎቻችሁ በሰጡት መልስ የጋዜጠኝነት ሥራ ሙያውን መሠረት አድርጎ ለሕዝብ ጥቅም ቅድሚያ ተሰጥቶ ተጠያቂ መሆን ያለባቸው ተጠያቂ እንዲሆኑ፣ የምርመራ ጋዜጠኝነትና ልማታዊ ጋዜጠኝነትን ጨምሮ በትክክል እንዲተገበር የበኩላቸውን ድርሻ ሲወጡ መቆየታቸውን ጠቁመው አሁን ወደ አዲሱ ሹመት ስለመጡ ያንን አሠራራቸውን እንደማይቀይሩ ተናግረዋል፡፡ በሌላ በኩል ደግሞ “ተቀይሯል” የሚል ሃሣብ ያላቸው አድማጭ “ዶ/ር ነገሪ ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ኃላፊነትዎ ወጥተው የመንግሥት ሥልጣን ከተረከቡ አጭር ጊዜ ቢሆንም ሁሌም የሚሰጡትን መልስ ሳዳምጥ እስከአሁን በሥልጣንዎ የመንግሥታችንን ውሸትና ኢ-ዴሞክራሲያዊ አድራጎቶች ያስተባብላሉ፡፡ ጋዜጠኞች፣ የፓርቲ መሪዎች፣ ደጋፊዎቻቸውና ሰላማዊ ሰዎች እሥር ቤት ውስጥ ናቸው፡፡ እርስዎ አሁን በአጠቃላይ ስላለው ሁኔታ ምን አስተያየት ይሰጣሉ? በኦሮምያና በአማራ ክልሎች በመንግሥቱ ኢ-ሰብዓዊ ሥራ ሕዝብ እየተንገላታ ነው፡፡ እውነቱ እናቶች ከነልጆቻቸው የታሠሩበት፣ ሴቶች ባሎቻቸውን፣ አባትና እናት ልጆቻቸውን፣ ሕዝብ እህት ወንድሙን የቀበረበት ሁኔታ ነው ያለው፤ ይህንን ለሕዝብ ማስተባበል ምን ይባላል? ባለሥልጣናቱ ሕዝብ አያውቅም ብለው ይገምታሉ ወይ?” ሲሉ ጠይቀዋል፡፡ የመንግሥቱ ቃል አቀባይ ዶ/ር ነገሪ ሲመልሱ “የመንግሥት ባለሥልጣናት ‘ውሸት፣’ እንዲሁም ‘ኢ-ዴሞክራሲያዊ አሠራር’ ለተባለው እኔ እንደማምንበት መንግሥትን ጠቅልሎ 'ውሸታም ነው' ማለት ትክክል አይመስለኝም፡፡ ነገር ግን በመንግሥቱ ውስጥ ያሉ ግለሰቦች ችግር ሊኖርባቸው ይችላል፡፡ ስለዚህ ይህ የማንቀበለውና ማንም ሥልጣኑን ተገን አድርጎ ሕዝብን እንዲጎዳ አናበረታታም፤ ሕጋዊም አይደለም፤ በሕገ-መንግሥቱም ሥር የወጡት ሕጎች ያንን አይደግፉም፤ አንዳንድ ግለሰቦች ሥልጠንን ተገን አድርገው ጉዳት ሲያደርሱ እንደነበረና ይህ ደግሞ መንግሥት እርምጃ እንዲወስድ እንዳስገደደው አሁን በጥልቀት መታደሱም ከዚህ ጋር የተያያዘ እንደሆነ ሲገለፅ ቆይቷል” ብለዋል፡፡ እርሣቸው እዚያ ቦታ ላይ ያሉት “አንዳንድ ኃላፊነት የማይሰማቸው” ያሏቸው ግለሰቦች የሚያደርጉትን ለማበረታታት ሳይሆን ከሌሎችም የመንግሥት ኃላፊዎች ጋር በመሆን ተጠያቂነት እንዲሰፍን ለማድረግ መሆኑን ተናግረዋል፡፡ መንግሥትን በአጠቃላይ መኮነን አስቸጋሪ እንደሚመስላቸው ያመለከቱት ዶ/ር ነገሪ “ችግሮችን ነጥሎ በማውጣት ለዜጎች ተገቢውን ምላሽ ለመስጠት በየጊዜው ከሕዝቡ ጋር መሥራት ያስፈልጋል” ብለው እንደሚያምኑ አስረድተዋል፡፡
“በሚኖሩባት ሰዎች ክፋት የተነሳ ፍሬያማዋን ምድር ጨው አደረጋት” የሚል ቃል በቅዱሱ መጽሀፍ ውስጥ ሰፍሯል።ሕዝብ መቼም ቢሆን ክፉ ሆኖ አያውቅም፤ አይሆንምም። ነገር ግን ከሕዝብ የወጡ ጥቂቶች በዕኩይ ዓላማና ምግባራቸው ምድሪቱን ለጥፋት፣ ሕዝቡንም ለስቃይ ይዳርጋሉ። ይህንን ለማረጋገጥ ባህር ተሻግረን ማሳያ መፈለግ ሳይጠበቅብን የትግራይ ሕዝብ ነጻ አውጭ ነኝ ባይ የነበረውን ትህነግን ማየት ይበቃል። ትህነግ ግማሽ ምዕት ዓመት ለሚጠጋ ጊዜ በሕዝብ ትከሻ ላይ ተንጠላጥሎ፤ በሕዝብ ገላ ላይ እንደመዥገር ተጣብቆ የኢትዮጵያ ሾተላይ ሆኖ ኖሮ ሞቷል።ነጻነት ሳያውቅ ህዝብን ነጻ አወጣለሁ ብሎ ደደቢት ላይ የተፈለፈለው እፉኝት በሞቱ ለኢትዮጵያ ነጻነት ታውጇል። “ቀን ያስጎነበሰውን ቀን ቀና ያረገዋል” እንዲሉ የካቲት 11 ቀን 1967 ዓ.ም. ኢትዮጵያን ያስጎነበሳት ጥቁር ቀን ነው።ሕዳር 19 ቀን 2013 ዓ.ም. ደግሞ ያዘመመችዋን አገር ቀና አድርጓታል። ይህ ጽሁፍ በትህነግ የሸፍጥና የዘረኝነት ስንክሳር የመጨረሻ ገጽ ላይ የሰፈረውን ጥቁር አሻራ – የማይካድራን ዘግናኝ ጭፍጨፋ ከዓለምአቀፍና ከአገራችን የወንጀል ሕግ ማዕቀፍ አንጻር ይቃኛል። ዓለም አቀፍ ወንጀሎች ዓለም አቀፍ ወንጀሎች የሚባሉት በሰብዕና ላይ የሚፈጸሙ ወንጀሎች፣ ዘር ማጥፋት፣ የጦር ወንጀል፣ የባህር ላይ ውንብድና፣ የባሪያ ንግድ እና የመሳሰሉት ናቸው።ዓለም አቀፍ ወንጀሎች የሆኑበት ምክንያት ደግሞ አገራት ተስማምተው የፈረሟቸውን ዓለም አቀፍ ሕጎችን በመጣስ የሚፈጸሙ በመሆናቸው ነው። በሌላ በኩል ሰው በሚባለው ፍጡር ላይ የሚፈጸሙና የሰውን ዘር ስሜት የሚጎዱ የወንጀሎች ሁሉ የመጨረሻዎቹ ከባዶች በመሆናቸው ዓለም አቀፍ ወንጀሎች ተሰኝተዋል።በመላው ዓለም የሚወገዙም ናቸው።በአይሁዶች ላይ የተፈጸመው ጭፍጨፋ እና የርዋንዳው እልቂት ጎልተው የሚጠቀሱ ምሳሌዎች ናቸው። በሰብዕና ላይ የሚፈጸሙ ወንጀሎችን፣ የዘር ማጥፋትንም ሆነ ሌሎቹን ወንጀሎች ዓለም አቀፍ ያሰኛቸው ሌላው ጉዳይ የወንጀሎቹ ፈጻሚዎች ድርጊቶቹን በፈጸሙባቸው አገራት ብቻ ሳይሆን በየትኛውም የዓለማችን ጥግ በሚገኝ ፍርድ ቤት ለፍትህ የሚቀርቡበት ዓለም አቀፍ ሥርዓት መኖሩ ነው። በመሆኑም ወንጀል ፈጻሚዎቹ ሸሽተው የተጠለሉባቸው አገራት በእነዚህ ወንጀሎች ላይ ዓለም አቀፍ የዳኝነት ሥልጣን ስላላቸው በራሳቸው ፍርድ ቤቶች ጥፋት ሰሪዎቹን ይቀጣሉ።አልያም ወንጀሉን ለፈጸሙበት አገር አሳልፈው እንዲሰጡ ዓለም አቀፍ ግዴታ ተጥሎባቸዋል። የዘር ማጥፋት እና የጦር ወንጀሎች የዘር ማጥፋት ወንጀል እኤአ በ1948 ዓ.ም. በጄኔቫ በወጣ ዓለም አቀፍ ሥምምነት ተደንግጓል።ኢትዮጵያም ይህንን ሥምምነት ፈርማ በመቀበል የሕጓ አካል አድርጋዋለች።ይህ ወንጀል በሰላማዊም ሆነ በጦርነት ጊዜ ይፈጸማል።ወንጀሉን የሚፈጽሙት ደግሞ ጦር የሰበቁ ወይም ሲቪሎች ሊሆኑ ይችላሉ። ይህ ወንጀል በኢፌዴሪ የወንጀል ሕግ አንቀጽ 269 ሥር ተደንግጓል።ማንም ሰው በሰላምም ሆነ በጦርነት ጊዜ በብሔር፣ በብሔረሰብ፣ በጎሳ፣ በዘር፣ በዜግነት፣ በቀለም፣ በሐይማኖት ወይም በፖለቲካ አንድ የሆነን ቡድን በመላ ወይም በከፊል ለማጥፋት በማሰብ የጥፋቱን ድርጊት በማደራጀት፣ ትዕዛዝ በመስጠት ወይም ድርጊቱን በመፈጸም በማናቸውም ሁኔታ የማህበረሰቡን አባሎች የገደለ፣ አካላዊ ወይም ኅሊናዊ ጤንነት የጎዳ ወይም የአካል ጉዳት ያደረሰ ወይም ያጠፋ እንደሆነ ዘርን በማጥፋት ወንጀል ይጠየቃል። ይህ ብቻም ሳይሆን የማህበረሰቡ አባላት በዘር እንዳይራቡ ወይም በሕይወት እንዳይኖሩ ለማድረግ ማናቸውንም ዘዴ በሥራ ላይ ማዋልም ዘርን የማጥፋት ወንጀል ነው። ከዚህም ሌላ የማህበረሰቡን አባላት ወይም ሕጻናትን በግዴታ ከሥፍራ ወደ ሥፍራ ያዛወረ ወይም የበተነ ወይም ሊሞቱ ወይም ሊጠፉ በሚችሉበት የኑሮ ሁኔታ እንዲኖሩ ማድረግም እንዲሁ የዘር ማጥፋት ወንጀል ሆኖ ተደንግጓል። በሌላ በኩል የጦር ወንጀል የሚባለው ዓለም አቀፍ የሰብዓዊነት ሕግን በመጣስ በሰው ዘር ላይ የሚፈጸም ከባድ ዓለም ዓቀፍ ወንጀል ነው። ከሥሙ ለመረዳት እንደሚቻለው የጦር ወንጀል በጦርነት ወቅት የሚፈጸም ነው።የወንጀሉ ፈጻሚዎች ጦር የሰበቁት ተፋላማዎች ወይም ሌሎች ሰዎች ሊሆኑ ይችላሉ።ለጦርነቱ ማስፈጸሚያ ከሚውሉት ውጭ ያሉ እንደ ሆስፒታል፣ የሐይማኖት ተቋማትና ሌሎችም ተጎጂዎች ይሆናሉ። የወንጀሉ ሰለባዎች ደግሞ በዓለም አቀፍ የሰብዓዊነት ሕግ ውስጥ ጥበቃ የተደረገላቸው ተዋጊዎች ወይም ንጹሃን ሰዎች ናቸው። በሰብዓዊነት ሕግ ጥበቃ የተደረገላቸው ተዋጊዎች የሚባሉት የተማረኩ፣ የቆሰሉ፣ የታመሙ፣ የጦር እስረኛ የሆኑ ወይም እንዲህ በመሳሰለው ሁኔታ ውስጥ በሌላኛው ተዋጊ እጅ የወደቁ ናቸው። ንጹሃን ሰዎች የሚባሉት ደግሞ ሰላማዊ ኑሯቸውን የሚመሩ ወይም ስደተኞች ሊሆኑ ይችላሉ።እናም በእነዚህ ሰዎችና ተቋማት ላይ የሚፈጸም ወንጀል የጦር ወንጀል ነው። የዘር ማጥፋትን እና የጦር ወንጀልን የሚለያቸው ዓይነተኛ ምክንያት የዘር ማጥፋት ወንጀል አንድ የሆነን የብሔር፣ የዘር ወይም የሐይማኖት ቡድን በመላ ወይም በከፊል ለማጥፋት በማሰብ የሚፈጸም መሆኑ ነው። የጦር ወንጀል ደግሞ ብሔርን፣ ዘርን፣ ሐይማኖትን አልያም የፖለቲካ ቡድንን በሙሉ ወይም በከፊል ለማጥፋት ዒላማ የማያደርግ፤ ይልቁንም በዓለማቀፍ የሰብዓዊነት ሕግ ጥበቃ የተደረገላቸውን ተዋጊዎችን ወይም ሲቪሎችን ዒላማ ያደረገ ወንጀል ነው። በዘመናችን ለዓለም ዓቀፍ የሰብዓዊነት ሕግ መሰረት የተጣለው እኤአ በ1949 ዓ.ም. በተፈረሙት የጄኔቫ ስምምነቶች ነው።እነሱንም ተከትለው የተለያዩ ፕሮቶኮሎች ወጥተዋል።ኢትዮጵያም የእነዚሁ ዓለም አቀፍ ሥምምነቶች ቀደምት አባል ናት። የኢፌዴሪ የወንጀል ሕግም የጦር ወንጀሎችን በዝርዝር አስቀምጧል።ከእነዚህም ውስጥ ሰፊውን ሥፍራ የሚይዙት በጦርነት ወቅት በሰላማዊ ሕዝብ ላይ የሚፈጸሙ ወንጀሎች (ከ15 በላይ የወንጀል ዓይነቶች) ናቸው። ከሕጉ እንደምናነበው ማንም ሰው በጦርነት፣ በጦርነት ግጭት፣ ወይም በጠላት ወረራ ጊዜ የዓለም አቀፍ ሕግ ድንጋጌዎችንና የዓለም አቀፍ የሰብዓዊነት ሕግጋትን በመጣስ በሰላማዊ ሕዝብ ላይ ጉዳት ለማድረስ በማደራጀት፣ በማዘዝ ወይም ድርጊቱን በመፈጸም ወይም በማናቸውም ሌላ መንገድ ሰውን የገደለ፣ ያሰቃየ፣ ኢ-ሰብዓዊ በሆነ መንገድ ያጉላላ፣ ሥነ-ሕይወታዊ ሙከራዎችን ያደረገ፣ በሰው አካል፣ አዕምሮ ወይም ጤንነት ላይ ከባድ ስቃይ ወይም ጉዳት ሊያደርሱ የሚችሉ ሌሎች ድርጊቶችን ያደረገ እንደሆነ በጦር ወንጀል ይጠየቃል። ከዚህም ሌላ ሕዝብን በኃይል ከሥፍራው እንዲፈናቀል ወይም እንዲበተን ያደረገ፣ በተደራጀ ዕቅድ ከአገር ያስወጣ ወይም ወደ አንድ የግዞት ሥፍራ ወይም የግዴታ ሥራ ማከናወኛ ሥፍራ በመላክ እንዲታሰር ማድረግም የጦር ወንጀል ነው። የማስፈራራት ወይም የማሸበር ድርጊት መፈጸም፤ በመያዣነት ማገት ወይም የጅምላ ቅጣት መጣል ወይም የበቀል ድርጊት መፈጸምም እንዲሁ የጦር ወንጀል ነው። ማይካድራ – የዘር ማጥፋትና የጦር ወንጀል በዚያች የሰሜን ምዕራብ ኢትዮጵያ ዳር ሃገር የተፈጸመውን ዘግናኝ ድርጊት ለመግለጽ ቃላት አቅም ያላቸው አይመስልም።የመገናኛ ብዙሃን፣ የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብት ኮሚሽን፣ የፌደራል ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግና የፌደራል ፖሊስ በተለያዩ ቀናት ስለጉዳዩ መረጃዎችን ለሕዝብ አድርሰዋል። በዚያች ምድር የተፈጸመውን ድርጊት ከላይ ካብራራኋቸው ዓለም አቀፍ ወንጀሎች አንጻር ለማየት ድርጊቱን በዝርዝር ማስቀመጥ የግድ ነው። በቀደሙት የ27 ዓመታት ጭቆናና መገለል ማግስት የማይካድራ አማሮች በትህነግ ቅጥረኞች ጥቃት ይደርስብናል የሚል ሥጋት ነበራቸው።(የሰብዓዊ መብት ኮሚሽን ሪፖርት የመጀመሪያ ደረጃ ሪፖርት እንደመሆኑ መጠን አማሮችና ወልቃይቴ በሚል የገለጸውን በተመለከተ “ወልቃይቴ” የሚለው አነጋገር ጥንቱንም በአካባቢው እትብታቸው ተቀብሮ እዛው የኖሩት አማሮች የሚጠሩበት ሲሆን፤ አማሮች የሚባሉት ደግሞ በተለያየ ምክንያት ወደስፍራው አቅንተው የሚኖሩት ስለመሆናቸው በአግባቡ ግልጽ አድርጎ ጭፍጨፋው የተፈጸመው በአማራ ላይ መሆኑን በግልጽ እንዲያስቀምጥ ይጠበቃል) የሆነው ሆኖ በጥቃት ኢላማ ውስጥ ያሉት አማሮች በሚሊሻ በፖሊስና ሳምሪ በተባሉት የሳምራ አካባቢ የትህነግ ወጣቶች በአይነ-ቁራኛ ይታዩ ጀመር፤ እንቅስቃሴያቸውም ተገደበ። በዚያች ጥቁር ቀን ደግሞ ፈርተው ከከተማዋ ሊወጡ ሲሉ ኬላዎች ላይ በትህነግ ቅጥረኞች ታገዱ።ቅጥረኞቹ እጅግ በፍጥነት መታወቂያ ማየትና የመለየት ሥራ ጀመሩ። አማሮች የሚኖሩባቸውን ቦሌና ግንብ የሚባሉትን አካባቢዎች በተለየ ጭንቀት ውስጥ በማስገባት በየቤታቸው እየሄዱ የሱዳን ሲም ካርድ ያላቸውን ሰዎች እየለዩ ስልኮቻቸውን ቀምተው ሰባበሩ።ይህን ያደረጉትም በቀጣይ ያሰቡት ጭፍጨፋ መረጃው እንዳይወጣና ርዳታም እንዳይደርስ ነበር። ቅጥረኞቹ አጥፊዎች ወገኖቻቸው የሆኑትን የትግራይ ተወላጆችን ከከተማዋ አስወጡ።“የእኛን ልዩ ኃይሎች የእናንተ ወገኖች በጦርነት እየጨረሱ ስለሆነ እኛም እናንተን እናጠፋለን” በማለት ቅጥረኞቹ ሳምሪዎች ወደ አማሮቹ መኖሪያ ሄደው በገመድ እያነቁ፣ በገጀራ እየቆራረጡ፣ በስለት እየወጉ ሰይጣናዊ ድርጊታቸውን ፈጸሙ። ነፍሳቸውን ለማትረፍ የሚሮጡትን ደግሞ ሚሊሻዎችና ፖሊሶቹ በጥይት ለቀሟው።በዚህ ድርጊት ተሸናፊ ሆነው በሽሽት ላይ የነበሩት የትህነግ ልዩ ኃይል አባላትም ተሳትፈዋል። የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብት ኮሚሽን በዚያች ቀን በውስን ሰዓታት በትንሹ ከ600 በላይ ሰዎች በአሰቃቂ ሁኔታ መጨፍጨፋቸውን በመጀመሪያ ደረጃ ሪፖርቱ አሳውቋል።ከዚህ ሪፖርት በኋላ ከአንድ ሺ በላይ ንጹሃን ሰዎች ዘራቸው ተለይቶ እንደተገደሉ መረጃዎች ወጥተዋል። የቁጥሩ ነገር እስኪጠራ እንተወውና ጨፍጫፊዎቹ ንጹሃን ሴቶችን “ነገ ወደ እናንተ እንመለሳለን” ብለው ምድሪቱን የባሰ በደም ሊያጨቀዩ ሲሰናዱ የመከላከያ ሰራዊትና የአማራ ልዩ ኃይል አባላት ደረሱ።አፍነው የወሰዷቸውን ከምን እንዳደረሷቸው ሳይታወቅ በበረሃው ወደ ሱዳን ገብተዋል። የተፈጸመው ድርጊት በአጭሩ ይህ ነው።በደደቢቱ ማኒፌስቶ አማራንና የኢትዮጵያ ቤተክርስቲያንን በግልጽ በጠላትነት ፈርጆ ነፍጥ ያነገበው ትህነግ ይህንን ያደረገበት ሁለት መሰረታዊ ምክንያት ስለመኖሩ ነው ነገሩን የሚተነትኑ መረጃዎች የሚያሳዩት። በአንድ በኩል መከላከያና የአማራ ልዩ ኃይል በቁጣ ተነሳስቶ በትግራይ ወገኖቹ ላይ የበቀል ርምጃ እንዲወስድ ለማነሳሳትና ቀውሱንም የእርስ በእርስ ጦርነት አድርጎ በማቅረብ ዓለም ዓቀፍ ጣልቃ ገብነትን ለመማጸን ስለመሆኑ ይገለጻል።ዓላማው ባይሰምርለትም። ከዚህ አንጻር ካየነው ምናልባትም ይህ የኋላ ኋላ በማስረጃ የሚረጋገጥ ከሆነ ትህነግ የፈጸመው የጦር ወንጀል ሆኖ እንደሚፈረጅ ግልጽ ነው። በማይካድራ የተፈጸመውን ድርጊት እያንዳንዱን ሰበዝ በዝርዝር ከተመለከትነው ግን ድርጊቱ የዘር ማጥፋት ወንጀል ስለመሆኑ ጥርጥር የለም።መታወቂያ እየታየ፣ በአማሮች ላይ ተለይቶ የተፈጸመ መሆኑና በነጋታውም ሴቶችና ሕጻናትን ለመፍጀት በማስፈራራት በይደር ተይዞ የነበረ ዕቅድ መኖሩ ሲመዘን ድርጊቶቹ በዓለም ዓቀፍ ድንጋጌዎችና በወንጀል ሕጉ የተቀመጡትን የዘር ማጥፋት ማቋቋሚያ ፍሬ ነገሮችን ሙሉ በሙሉ ያሟላሉ። እርግጥ ነው “አንድ የሆነን ቡድን በመላ ወይም በከፊል ለማጥፋት በማሰብ” ከሚለው የህጉ አገላለጽ በመነሳት 600 ወይም አንድ ሺ ሰዎችን በመግደል አማራን ማጥፋት ይቻላል ወይ የሚል መከራከሪያ በብዙዎች ዘንድ የሚነሳ ቢሆንም ቅሉ፤ በበርካታ የዓለም ዓቀፍ ልምዶች እንደታየው ዋናው ጉዳይ የወንጀል ሰሪዎቹ ዓላማ ሊሆን ይገባዋል የሚለው ውሃ የሚያነሳ ነጥብ ነው። በመሆኑም የተጎጂዎቹ ቁጥር ሳይሆን መታየት ያለበት የእኩያኑ ዓላማ በተግባር በተገለጸበት ወቅት ያደረሰው የሞት፣ የአካል እንዲሁም በሌላው የማህበረሱ አባላት ዘንድ ያስከተለው የሞራል ስብራት ሲለካ ሚዛን የሚደፋ በመሆኑ ድርጊቱ ዘርን የማጥፋት ወንጀል ስለመሆኑ እርግጥ ነው። የማይካድራ ፍትህ – በየትኛውም አገር ፍርድ ቤት ይታያል፤ ይርጋ፣ ምህረትና ይቅርታም የለም በሕገ መንግስቱ አንቀጽ 28 ሥር እንደተመለከተው የዘር ማጥፋትም ሆነ የጦርነት ወንጀል በፈጸመ ሰው ላይ የሚቀርብ ክስ በይርጋ አይታገድም።ይህም ብቻ ሳይሆን ወንጀሎቹ በምህረትም ሆነ በይቅርታ አይታለፉም። ከሁሉም በላይ የዘር ማጥፋትም ሆነ የጦር ወንጀሎች ዓለም አቀፍ ወንጀሎች በመሆናቸው የወንጀሎቹ ፈጻሚዎች ድርጊቶቹን በፈጸሙባቸው አገራት ብቻ ሳይሆን በየትኛውም የዓለማችን ጥግ በሚገኝ ፍርድ ቤት ለፍትህ የሚቀርቡበት ዓለም አቀፍ ሥርዓት አለ። ስለዚህ ወንጀል ፈጻሚዎቹ ሸሽተው የተጠለሉባቸው አገራት በእነዚህ ወንጀሎች ላይ ዓለም አቀፍ የዳኝነት ሥልጣን ስላላቸው በራሳቸው ፍርድ ቤቶች ጥፋት ሰሪዎቹን ይቀጣሉ።አልያም ወንጀሉን ለፈጸሙበት አገር አሳልፈው እንዲሰጡ ዓለም አቀፍ ግዴታ ተጥሎባቸዋል። የትህነግ ቁንጮ ጅጁ ሽማግሌዎችና ጀሌዎቻቸው ካልተገደሉ ወይም ራሳቸውን ካላጠፉ አልያም በክፋታቸው የተነሳ ጨው ካደረጓት ለምለሚቱ ምድር ኢትዮጵያ ለቀው ወጥተው ካልሆነ በስተቀር በቁጥጥር ሥር ውለው እዚችው አገር ለፍርድ ይቀርባሉ።ሸሽተውም ከሆነ የደረሱበት አገር በራሱ ፍርድ ቤት ለፍትህ እንዲያቆማቸው ዓለም አቀፍ ግዴታ አለበት። ማይካድራ ላይ ድርጊቱን የፈጸሙት እነዚያ የሰው አምሳያ ያላቸው ሰይጣኖች አብዛኞቹ ከስደተኞች ጋር ተደባልቀው ወደ ሱዳን ለመውጣታቸው የተጠናከሩ መረጃዎች በስፋት እየተሰራጩ ነው። በዓለም የስደተኞች ታሪክ ታይቶ በማይታወቅ መልኩ በስደተኛ ጣቢያዎች ውስጥ የሚገኙት አብዛኞቹ ወጣቶች መሆናቸው እና በየጣቢያዎቹም የአማራ ብሔር ስደተኞችን የማግለልና የማስፈራራት ድርጊቶች መፈጸማቸው የእነዚህን መረጃዎች እውነትነት ማሳያ ይሆናል። በመሆኑም የኢትዮጵያ መንግስት የሱዳን መንግስት ይህንን መረጃ በመያዝ ጉዳዩን እንዲያጣራውና የዓለም ዓቀፍ ረጂዎችም ለዚህ ትብብር እንዲያደርጉ ግፊት ማድረግ ይኖርበታል።
በነጻ አውጪ ስም ኢትዮጵያን እየገዛ ያለው የትግራይ ሕዝብ ነጻ አውጪ ግምባር – ህወሃት ሰሞኑን ዕቅድ ብሎ ባወጣው ዘገባ ላይ ለዓመታት ሲወራለት የነበረው የድርብ አኃዝ ዕድገት እንደተደሰኮረለት እንዳልሆነ እንዲያውም ኢኮኖሚው ውድቀት ላይ መሆኑን የሥራ አጥነት ሁኔታ አሳሳቢ ከመሆኑ የተነሳ በከተማዎች ብቻ ሳይሆን በገጠርም ችግር እየሆነ መምጣቱን ለራሱ ባመነበት የኢኮኖሚ ፕላን ላይ አትቷል፡፡ ነገረ ኢትዮጵያ/Negere Ethiopia በፌስቡክ ገጹ ላይ ያወጣው ዘገባ ከዚህ እንደሚከተለው ቀርቧል፡- መንግስት ኢኮኖሚው ውድቀት ላይ መሆኑን አመነ • የኢኮኖሚ መዋቅሩ ከሳህራ በታች ከሚገኙ ሀገራትም ያነሰ ነው • የወጪ ንግድ ገቢ እና የገቢ ንግድ ክፍተት አሳሳቢ ደረጃ ላይ ደርሷል • ለውጭ ገበያ የቀረበው አበባ፣ አትክልትና ፍራፍሬ፣ ቡና፣ ሰሊጥና የጥራጥሬ ሰብሎች መጠን በእቅዱ ከተያዘው በእጅጉ ያነሰ ነው • ለውጭ ይቀርባል ተብሎ ከታቀደው ቡና የቀረበው ሩቡ ብቻ ነው • መስራት የሚቻለውን ያህል የልማት ሥራ ሳይሰራ ቀርቷል • ሥራ አጥነት በከተማ ብቻ ሳይሆን በገጠር አካባቢዎችም ሰፊ ችግር ሆኗል ላለፉት 10 አመታት ኢትዮጵያ 11.2 በመቶ በማደግ በዓለም ፈጣን እድገት እያሳዩ ከሚገኙ ጥቂት ሀገራት መካከል አንዷ እንደሆነችና መካከለኛ ገቢ ያላቸው ሀገራት ጋር ልትመደብ እንደሆነ ሲናገር የነበረው ኢህአዴግ መራሹ መንግስት የኢኮኖሚ ውድቀት እንዳጋጠመው አመነ፡፡ የብሔራዊ የፕላን ኮሚሽን በመስከረም ወር 2008 ዓ.ም የሁለተኛውን አምስት አመት የዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ (ከ2008-2012 ዓ.ም) ላይ ለመወያየት ያዘጋጀው ረቂቅ ሰነድ እንደሚያሳየው በተለይም መንግስት ለኢኮኖሚው አንቀሳቃሽ ሞተር ነው የሚለው የግብርና ዘርፍ፣ የውጭ ንግድና የማኑፋክቼሪንግ ኢንዱስትሪው ውድቀት አጋጥሞታል፡፡ “በአጠቃላይ በተጠናቀቀው የእድገትና ትራንስፎርሜሽን እቅድ ዘመን የተመዘገበው የኢኮኖሚ መዋቅራዊ ሽግግር ከሚጠበቀው አንፃር ዝቅተኛ ነው፡፡ የኢኮኖሚው መዋቅር ለውጥ ከማረጋገጥ አንፃር የተመዘገበው አፈፃፀም ዝቅተኛ ነው” ያለው ሰነዱ የኢኮኖሚ መዋቅሩ ከሳህራ በታች ከሚገኙ ሀገራትም ያነሰ እና በጣም ዝቅተኛ መሆኑን አስምሮበታል፡፡ በኢኮኖሚው ችግር ምክንያትም ስራ አጥነት ከከተሞች አልፎ በገጠረ አካባቢዎችም ሰፊ ችግር እንደሆነም ተመልክቷል፡፡ ከሸቀጦች የወጪ ንግድ ይገኛል ተብሎ የተገመተው ገቢ በ2006 ዓ.ም ከነበረውም ያልተለየ፣ ከዚህ ገቢ የተገኘው የገቢ ንግድ (import) ወጪን የመሸፈን አቅሙም በ2007 ዓ.ም ከአለፈው ጊዜ ያነሰ ነው ያለው ሰነዱ፤ በወጪ ንግድ ገቢ (export) ወጪ እና በገቢ ንግድ ((import) ወጪ ያለው ክፍተትና ጉድለት እየሰፋ መጥቶ በ2007 ዓ.ም አሳሳቢ ደረጃ ላይ ደርሷል ብሏል፡፡ የታየው ደካማ የውጭ ንግድ አፈፃፀም አስተማማኝ የውጭ ምንዛሬ በማግኘት ኢኮኖሚውን ለማሳደግ፣ ከውጭ ብድርና እርዳታ ጥገኝነት ለመላቀቅ ለሚደረገው ጥረት ማነቆ እንደሆነ በሰነዱ ላይ ሰፍሯል፡፡ የውጭ ንግድ መዳከም የውጭ ምንዛሬ ለሚፈልጉትና አቀድኳቸው ላላቸው የመሰረተ ልማት፣ የኢንዱስትሪና የማህበራዊ ልማት እንዳይሳኩ እየፈጠረው ያለው እንቅፋት አሳሳቢ ደረጃ ላይ ደርሷል ብሏል፡፡ ለውጭ ገቢ ንግድ መዳከም በዋነኛነት የማምረት አቅም አለማደግ፣ የማኑፋክቸሪንግና የግብርና ሸቀጦች በመጠን፣ በአይነትም፣ በጥራት ማምረት አለመቻሉ እንደሆነ በሰነዱ ላይ ተገልፆአል፡፡ በትራንስፎርሜሽን ዕቅዱ መጨረሻ ለውጭ ገበያ ይቀርባል ተብሎ የነበረው ቡና ሩብ ያህሉን እንኳን ማቅረብ አልተቻለም ያለው ሰነዱ በመጀመሪያው የእድገትና ትራንስፎርሜሽን እቅድ መጨረሻ ለውጭ ገበያ ይቀርባሉ ተብሎ የነበሩት የአበባ፣ የጨርቃጨርቅና የቆዳ ምርቶችም በቡና ገበያ ላይ ከታየውም በላይ ክፍተት እንደነበረበት በዝርዝር አስቀምጧል፡፡ ሰነዱም “በግብርና ዘርፍ የኤክስፖርት ሰብሎች የሆኑት አበባ፣ አትክልትና ፍራፍሬ፣ ቡና፣ ሰሊጥና የጥራጥሬ ሰብሎች ሲሆኑ ለውጭ ገበያ የቀረበው መጠን ይደረጋል ተብሎ ከታቀደው በእጅጉ ያነሰና በማኑፋክቼሪንግ ነባር ኢንዳስትሪዎችና በከፍተኛ አቅማቸውና በጥራት እንዲያመርቱ፣ በተጨማሪም አዳዲስ ኢንቨስትመንትን በስፋትና በጥራት መልምሎ ወደ ሥራ ማስገባት በታቀደው ልክ ሊፈፀም ባለመቻሉ ለወጪ ንግድ የማምረት አቅማችን ዝቅተኛ መሆኑን ዋና ምክንያቶች ነበሩ” ብሏል፡፡ መንግስት በታክስ አሰባሰብም ትልቅ ክፍተት እንዳለበት ያመነው ሰነዱ “ከሰሃራ በታች ያሉ የአፍሪካ ሀገራት አማካይ አፈፃፀም ለመድረስ በታክስ አስተዳደርና አሰባሰብ ተጨማሪ ጥረት ማደረግ እንዳለብን ያመለክታል፡፡ መሰብሰብ የሚችለው የታክስ ገቢ አለመሰብሰቡ መስራት የሚቻለውን ያህል የልማት ሥራ በዛው ልክ ሳይሰራ ቀርቷል ማለት እንደሆ ከልብ ሊጤን ይገባዋል” ብሏል፡፡ “ጎልጉል፡ የድረገጽ ጋዜጣ የሕዝብ” እንደመሆኑ በ“የኔ ሃሳብ (Opinion)” ዓምድ ሥር የድርጅቶችና የማንኛውም ግለሰብ ነጻ ሃሳብ የሚስተናገድ ሲሆን ከአንባቢያን የሚላኩልን ጽሁፎች በጋዜጣው የአርትዖት (ኤዲቶሪያል) መመሪያ መሠረት ያለ መድልዖ በዚህ ዓምድ ሥር ይታተማሉ፡፡ ይህ በጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣ በ“የኔ ሃሳብ (Opinion)” ዓምድ የታተመ ጽሁፍ የጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣ® አቋም ሳይሆን የጸሃፊው ነው፡፡
የተባበሩተ አረብ ኤምሬትስ (ዩኤኢ) ለኢትዮጵያ የምታደርገው ድጋፍ ሀገራቱ ካለቸው የሁለትዮሽ ግንኙነት አንፃር በአብነት የሚነሳ መሆኑን በኢትዮጵያ ዩኤኢ ኤምባሲ የፖለቲካ፣ኢኮኖሚና ሚድያ ጉዳዮች ኃላፊ ታላል አል አዚዚ ገለጹ፡፡ ኃላፊው ታላል ኤምባሲው ባዘጋጀው ሴሚናር እንደተናገሩት ከሆነ በዩኤኢ እና ኢትዮጵያ ያለው የሁለትዮሽ ግንኙነት እየጎለበተ መምጣቱን ገልጸዋል፡፡ ታላል አል አዚዚ ሁለቱም ሀገራት ያለቸውን ግንኙነት በጊዜ ሂደት እየጎለበተ መጥተዋል እንዲሁም ዩኤኢ እንደ ትምህርት፣ሴቶች ማብቃት፣ጤና፣ኢነርጂ እና የቀይ መስቀል ስራዎች በመሳሰሰሉ ሴክተሮች ከኢትዮጵያ ጋር በትብብር በምሰራት ላይ ነች ብለዋል፡ አሁን በትግራይ ለተፈናቀሉ ዜጎች ድጋፍ በማድረግ የበኩልዋን ሚና እየተጫወተች መሆንዋንም ጭምር፡፡ ዩኤኢ በማደግ ላይ ያሉ ሀገራትን በመደገፍ እ.ኤ.አ ከ1971 የጀመረ ረዥም ልምድ አላት ያሉት ኃላፊው፤ እስካሁን በመንግስታዊና መንግስታዊ ባልሆኑ ድርጅቶቿ አማካኝነት 60 ቢልዮን ዶላር ድጋፍ አድርጋለችም ብለዋል፡፡ “የውጭ ግንኙነቷ መሰራታዊ ዓላማ በታዳጊ ሀገራት ያለውን ድህነት ለመቀነስ እንዲሁም ከሀገራት ጋር ያላትን ኢኮኖሚያዊ ትብብር ለማጎልበት ነው”ሲሉም ነው ኃላፊው የተናገሩት፡፡ ዩኤኢ በእድገት ላይ ለሚገኙ ሀገራት ከምታደርገው ድጋፍ በዘለለ የተለያዩ የተ.መ.ድ የልማት ድርጅቶች ትደግፋለች እንዲሁም ሰብአዊ እርዳታ ትሰጣለች ያሉት ታላል አል አዚዚ፤ አሁን ላይ የሰብአዊ እርዳታን በማድረግ በመካከለኛው ምስራቅ ቀዳሚ መሆንዋንም አስታውቀዋል፡፡
ጤና ነክ በሆኑ ጉዳዮች ዙሪያ በማኅበራዊ ሚዲያ የሚሰራጩ አሉባልታዎች በተለይ የክትባትና የምርምር ሥራዎችን ለመሥራት እንቅፋት ሆኖብኛል ይላል የአማራ ክልል ጤና ጥበቃ ቢሮ። ባህርዳር — ጤና ነክ በሆኑ ጉዳዮች ዙሪያ በማኅበራዊ ሚዲያ የሚሰራጩ አሉባልታዎች በተለይ የክትባትና የምርምር ሥራዎችን ለመሥራት እንቅፋት ሆኖብኛል ይላል የአማራ ክልል ጤና ጥበቃ ቢሮ። ቢሮው ይህንን ያለው በቅርቡ ለጤና ባለሙያዎች እና ለጦማሪያን ባዘጋጀው የምክክር መድረክ ላይ ነው። የክትባትና መሰል የጤና እንቅስቃሴን በተመለከት ከአብክመ ጤና ቢሮና ከአማራ ጦማሪያን ጋር የሚደረግ የውይይት መድረክ ጦማሪያኑ በበኩላቸው አሉባልታዎች የሚታዩት ከቤተሰብ ዕቅድ ጋር በተያያዘ ነው መነሻው ደግሞ በ1999ዓ.ም በተደረገው የህዝብና ቤት ቆጠራ የአማራ ህዝብ ቁጥር መቀነስና የተሰጠው መላምት ነው፣ አለመተማመኑን የፈጠረው ይላሉ። በሀገርቀፍ ደረጃ የማህፀን በር ካንሰር ቅድመ መከላከል ክትባት በቅርቡ ይጀምራል፡፡ አንዳንድ የባህር ዳር ከተማ ነዋሪዎች ግን ክትባት ጠቃሚ መሆኑን ብናውቅም በማኅበራዊ ሚድያ ከሰማነው ወሬ ተነስተን ምንም አይነት ክትባት አንከተብም እያሉ ነው።
ቴክኖሎጂውን በተለያዩ የ3-ል ሌዘር ማቀነባበሪያ ኢንዱስትሪዎች እንለቃለን።እንደ 3D ሌዘር ማርክ፣ቅርፃቅርፅ፣ሌዘር ብየዳ፣ቁፋሮ፣ተጨማሪ ማምረቻ፣የገጽታ ህክምና እና ሌሎች የሌዘር ማቀነባበሪያ መፍትሄዎች። FEELTEK ቴክኒካል-ተኮር ኩባንያ ነው።በአሁኑ ጊዜ 85% የሚሆኑት የFEELTEK ሰራተኞች በአምራች እና ቴክኒካል ልማት ቡድን ውስጥ የተያዙ ናቸው ፣ 15% የሚሆኑት ለአስተዳደር ቦታዎች ናቸው ። የ 3D ተለዋዋጭ የትኩረት ስርዓት ቴክኖሎጂን መፈልሰፍ እና ለኢንዱስትሪው አስተዋፅኦ ማበርከታችንን እንቀጥላለን። ታሪካችን ድርጅት ቴክኖሎጂውን በተለያዩ የ3-ል ሌዘር ማቀነባበሪያ ኢንዱስትሪዎች እንለቃለን።እንደ 3D ሌዘር ማርክ፣ቅርፃቅርፅ፣ሌዘር ብየዳ፣ቁፋሮ፣ተጨማሪ ማምረቻ፣የገጽታ ህክምና እና ሌሎች የሌዘር ማቀነባበሪያ መፍትሄዎች።
You are here: Home / Active Projects / ቅዱሳት መካናት / በወቅታዊ ጉዳዮች ጉዳት ለደረሰባቸው ገዳማትና አብነት ት/ቤቶች አስቸኳይ ድጋፍ... በወቅታዊ ጉዳዮች ጉዳት ለደረሰባቸው ገዳማትና አብነት ት/ቤቶች አስቸኳይ ድጋፍ ኖቬምበር 1, 2022 /in Active Projects, ቅዱሳት መካናት /by Amanuel Ashene በወቅታዊ ጉዳዮች ጉዳት ለደረሰባቸው ገዳማትና አብነት ት/ቤቶች አስቸኳይ ድጋፍ $200 of $102,194 raised የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የአብነት ትምህርት ቤቶች ደቀ መዛሙርትን በትምህርትና በምግባር አንፀው የነገውን ካህን፣ የቤተ ክርስቲያን አስተዳዳሪና መሪ የሚያፈሩ ተቋማት ናቸው፡፡ ቤተ ክርስቲያኒቷ ከ100 ሺህ በላይ የአብነት ተማሪዎች ያሏት ሲሆን የቤተክርስቲያኗን እምነትና ሥርዓት ለመጠበቅ የአብነት ትምህርት ቤቶች ዐቢይ ሚና አላቸው፡፡ ይሁን እንጂ በተለያዩ ጊዜያት በተፈጠሩ ማኅበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ ለውጦች ምክንያት እነዚህ ትምህርት ቤቶች ትኩረት ስለተነፈጋቸው ሕልውናቸው አደጋ ተጋርጦበት ቆይቷል፡፡ ስለ ምእመናን ድኅነት፤ ስለ ቤተ ክርስቲያን እምነትና አስተምህሮ መጠበቅ ያለ በቂ መተዳደሪያ የድርሻቸውን እየተወጡ የሚገኙትን የአብነት መምህራን፤ ከቀያቸው ተሰደው፣ ከወላጆቻቸው ርቀው፣ በእንተ ስማ ለማርያም ብለው ቁራሽ ለምነው ጎጆ ቀልሰው አልያም በመቃብር ቤት ሆነው ሕይወትን ለመስጠት ሕይወት የሆነውን ቃለ እግዚአብሔር በችግር በመማር ላይ ይገኛሉ፡፡ በተለይም አሁን ባለዉ ሀገራዊ ወቅታዊ ጦርነት ምክንያት ገዳማት እና የአብነት ትምህርት ቤቶች ከፍተኛ ሰብዓዊ እና ቁሳዊ ጉዳት ደርሶባቸዋል። ችግሩ ከመከሰቱ በፊት በአካባቢዉ ማህበረሰብ ድጋፍ ሲማሩ የነበሩ ቢሆንም አሁን ግን ህብረተሰቡም እነሱን ሊረዳ ቀርቶ ራሱም ችግር ላይ በመዉደቁ ገዳማት እና አብነት ትምህርት ቤቶችን ችግሩ እስኪረጋጋ ድረስ ጊዜያዊ ድጋፍ ማድረግ አስፈላጊ ነዉ። ዋና ዓላማ፡– ገዳማት እና አብነት ትምህርት ቤቶች በወቅታዊ ችግር ምክንያት ገዳማቸዉ እንዳይፈታ እና ጉባኤያቸዉን እንዳያጥፉ በማድረግ የመማር ማስተማሩ ሂደት እንዲቀጥል ማድረግ እና አገልጋዮችን እንዲያፈሩ ማስቻል፤
“ኢየሱስ አብ ቤት ጸሎት አይሁድ አተወ። ካብ መስዋዕቲ ምጽዋት እፍተወኒ። አነ ዋንአ ንሰንበት፣ አቦአ ንምሕረት እየ፥ ንቤት አቦይ ቤት ሸቐጥ አይትግበርዋ። ቤተ ጸሎት እያ እትስመ፥ ሰንበት አኽብሩ ሠናይ ግበሩ፣ ንብጻይኩም አፍቅሩ፣ ንድኻታትን መሳኺንን ራሕርሑ እምነት ክተሕድሩ” ይብል። አብ መዓልቲ ሰንበት ንአምላኽ ዘሕጉስ ነገር ክንገብር፥ ሕይወትና ቤት አምላኽ ገርና ክንጉዓዝ፤ ሰናይ እናገበርና ንሓውና ሓፍትና ክነፍቅር እሞ እምነትና ሕያው ክንገብር ከም እንኽእል ይነግረና። ኢየሱስ ነዚ አብ ቤተ መቕደስ ሰቢኽዎ ሎሚ እውን አብ ልቢ ነፍሲ ወከፍና ብቤተክርስትያኑ ገይሩ ይሰብኮ አሎ። ጊዜ ጾም ኢና ዘሎና ንአምላኽ ሰሚዕና ክንክእል ዝሕግዘና ቅዱስ ጉዕዞ ሕይወት ኢና ሒዝና ዘሎና። አብ ቤተ አምላኽ አቲና ቃሉ ክንሰምዕ፥ ካብ ሥጋኡን ደሙን ተኻፊልና ክንሕደስ ክንልወጥ እሞ ምልአት ክንረክብ ሽዑ ምስኡ ሓደ ክንከውን። ቤት አምላኽ ዝኾነ ልብና ብጋሻ ሓሳብን መንፈስን ከይንመልኦ ክንጥንቀቕ ይነግረና። ምሉእ እምነት አባና ክኃድር ከአ ሰንበት አኽብሩ ሠናይ ግበሩ ንብጻይኩም አፍቅሩ ንድኻታትን መሳኺንን ራሕርሑ እናበለ ናይ ሎሚ መዝሙር ብፍሉይ አብዚ ጊዜ ጾም አርብዓ ክነዘውትሮ ዘሎና ደጋጊሙ ይነግረና። ዝሰምዕ እዝኒ ይሃበና። ንሎሚ ዝተነበልና ወንጌል ጎይታና ኢየሱስ ክርስቶስ አብ ቤተ መቕደስ አይሁድ አትዩ ዝገበሮን ዘስተምሃሮን ይነግረና። ዮሓንስ ወንጌላዊ ነዚ ናይ ኢየሱስ አብ ቤተ መቕደስ አትዩ ዝገበሮ አብ መጀምርታ ክፍሊ ወንጌሉ እዩ ዝነግረና፥ አብ ናይ ካልኦት ወንጌላውያን ግን አብ መጨረሽታ ኢና እንረኽቦ። ቅዱስ ዮሓንስ አብ መዓልቲ ፋሲካ አይሁድ ከም ዝገበሮ ይነግር። ፋሲካ አይሁድ ዓቢ ብዓል እዩ አብ ብሉይ ኪዳን። ከም ሕጊ ሙሴ አብዚ ዓቢ ብዓል ነፍሲ ወከፍ ተባዕታይ እስራኤላዊ አብ ቅድሚ አምላኽ ክቐርብ አለዎ። (ዘጽአ. 34፡23 ዘዳግም 16፡16) እቶም ሕጊ ዘኽብሩ ኩሎም አብቲ ቤተመቕደስ ከይዶም መስዋዕቲ ከቕርቡ አለዎም። ሃብታም እንተኾነ ብዕራይ ወይ በጊዕ፣ ድኻ እንተኾነ ርግቢት ወይ ክልተ ባረቶ ነቲ ዝገበሮ በደል ክስውዕ አለዎ (ሌዋ 5፡7)። ከምኡ አብ ዓመት ካብ ዕስራ ዓመት ንላዕሊ እንተኾነ ፍርቂ ሸክል ክኸፍል አለዎ። እዚ መዓልታዊ ውዕለት ብዘመኑ ዝነበረ እዩ። ካልእ ገንዘብ ከም ዲናር፥ ድራክማስ ዝተባህሉ ገንዘብ ናይ አረመን ነጋውስ ስእሊ ስለ ዝነበሮም ንምጽዋት አይበቕዑን እዮም ተባሂሎም አብ ቤተ መቕደስ ከም ምጽዋት ከውድቑ ፍቑድ አይነበረን። እቲ አብ ቤተ መቕደስ ዝመጽእ ዝነበረ ህዝቢ ብዙሕ ስለ ዝነበረ ጫውጫውታን ድምጽን ነቲ ቤተመቕደስ መልክዑ አቐይርዎ ነይሩ። ነብያት እውን ነዚ ብዙሕ ጊዜ ይቃወምዎ ነሮም። ቤተ አምላኽ ብኻልእ ክትካእ እንከሎ ጥፍአት እዩ። ቅንአት ቤትካ በልዓኒ ዝብል አብ መዝ. 69፡9 ዘሎ መሰረት ገይሩ ኢየሱስ ሕጊ ክመልእ አብ ቤተ መቕደስ አይሁድ አትዩ ነቶም ዝሸጡን ዝገዝኡን ንኹሎም ካብኡ ሰጊግዎም። አብ ቤተ አምላኽ ቤት ጸሎት ዝግብኦ ቤት ሸቐጥ ብምግባሮም ካብቲ ቤተ መቕደስ ሰጎጎም። ንእግዚአብሔር አቦይ እናበለ ብምሉእ ስልጣን ንሱ እቲ መሲሕ ምዃኑ ወዲ አምላኽ ከምዝኾነ ይነግር። ቅዱስ ማርቆስ ምስ እዚ አተሓሒዙ ብምሉእ ስልጣን ከምዝገበሮ ይነግር ነዚ ዝተዓዘቡ መማህራን ሕጊ ብናይ መን ስልጣን ኢኻ ነዚ እትገብር ዘሎኻ እናበሉ ሓቲቶሞ (ማር 11)። ቤተ መቕደስ ኢየሩሳሌም ነታ እስራኤላውያን አብ በረኻ ሒዞማ ዝጉዓዙ ዝነበሩ ታቦተ ኪዳን ተኺአ ህላዌ አምላኽ እትገልጽ እያ ነይራ። እቲ አብ ቤተ መቕደስ ዝግበር ዝነበረ ሎሚ አብ ሕይወት ሰባት ክንርእዮ ከሎና አምሳል ናይ እቶም ሃይማኖቶም አብ ደረጃ ሸቐጥ ዘውርዱ ንኹሉ ነገሮም አብ ሃብቲ ዓለምን ምቾትን አድሂቦም ዝጉዓዙ፥ ንኹሉ ነገር አብ ሕይወቶም ብንዋይ ተኪኦም ዝይርከቡ የስምዕ። ፍረ ናይ እዚ ኸአ ስሳዔ ምዝመዛ ከምኡ ፍቕሪ ካልኦት ምጉዳል የኸትል። አብቲ ሓቀኛ ትርጉም ቤተ መቕደስ ወይ ቤተ ክርስትያን ክንርኢ ከሎና አምሳል ህላዌ እግዚአብሔር አብ መንጎ ህዝቡ ምዃኑ ዘርኢ እዩ ነሩ። ከምኡ እውን እግዚአብሔር ብኢየሱስ ገይሩ ህላዌኡን ሓይሉን ከም ዝገለጽ እዩ። እንተኾነ ሰብ ነዚ ብኻልእ ተኪእዎ ይጉዓዝ አሎ። ጾም ሰብ ጉዕዞ ሕይወቱ አብ አምላኽ ኽገብር እሞ ነቲ ሓቀኛ መገዲ ሒዙ ክጉዓዝ ዝሕግዞ እዩ። አብ ቤተ መቕደስ ክንመላለስ ከም ዝግባእ። አምላኽ አብ ቤቱ ክንመላለስ ድላዩ እዩ። ኢየሱስ አብ ኢየሩሳሌም እናኸደ አብ ቤተመቕደስ ይመላለስ ነይሩ። ቅዱስ ጳውሎስ ከምኡ ካልኦት ሓዋርያት አብ ቤተ መቕደስ ይመላለሱ ነሮም። አብ ቤት አምላኽ ክንመላለስ ከሎና ምስኡ ቀጻሊ ርክብ ንገብር። አብ ሕይወትና ንአምላኽ ዝኸውን ጊዜ ሰሪዕና ክንክእል አሎና። ንአምላኽ አብ ናብራና አብ ርክባትና አብ ግላውን ሓባራውን ሕይወትና ቦታ ክንህቦ እንከሎና ሽዑ ክንምስክሮ ንኽእል። ቅዱስ ዳዊት ንዑናይ ናብ ቤት አምላኽ ምስ በሉኒ ክንደይ ተሓጎስኩ ይብል። አብኡ ምሕረት ሰላም ዕርቂ አሎ። አብ ሓዲስ ኪዳን ቤተ መቕደስ አምላኽ ብርእሱ ክርስቶስ ዝርከቦ፥ አብኡ አብ ቅዱስ ቍርባን ብመልክዕ ህብስቲ ስለ ዘሎ ካብኡ ተፈሊና ክንነብር ንሓቀኛ እምነትና አብ ምልክት ሕቶ የእትዎ እዩ። አብ ቤት አምላኽ ምምልላስ እምብአር ምርጫ አይኮነን። አብ ሕይወትና ከምቲ መግቢ ማይ አየር ዘድልየና ከምኡ ግድነት ክንገብሮ ዝግብአና ጉዳይ እዩ። ሰብ ምስ አምላኽ ርክብ ምስ አቋረጸ ሽዑ ንኹሉ ክፍአት ክገብር ድሕር አይብልን እዩ። ርክባትና ምስ አምላኽ ከመሎ ቤቱ ቤትና ገርናዮ ዘሎና። ከመይ እጉዓዝ አሎኹ እናበልና ሕልናና ክንሓትት ይግብአና። ጉዕዞ አብ አምላኽ ገጹ ከምርሕ እንከሎ ሰላም ምርድዳእ ምትሕቝቓፍ አሎ። ስለዚ ንአምላኽ ክንረኽቦ አብ መገዱን ቤቱን ክንመላለስ ምናልባት መገዱ ጠፊኡና ኮለል ንብል እንተለና ሎሚ ክንረኽቦ እዋኑ እዩ። መገዲ ክጠፍአና ይክአል እዩ። ሎሚ ብቤተ ክርስትያኑ ገይሩ ካብቲ ዝጠፋእናዮ ክንምለስ እሞ ተዓረቐና ክንብሎ እዋኑ እዩ። ቤት አምላኽ ቤት ጸሎት እዩ። እግዚአብሔር ንዓና ክጥዕመና ምእንቲ አብ ኩሉ ቦታ ዝርከብ እንከሎ ንሱ ልዕሊ ቦታን ጊዜን እንከሎ ምእንታና አብ ሓደ ፍሉይ ቦታ ክንረኽቦ ድላዩ ከይኑ። እዚ ቦታ አምላኽ እንብሎ ቤተ ጸሎት ቤተ ክርስትያን እዩ። አብ 1 መቃ 7፡37 “ኦ ጎይታ ነዚ ቤተ መቕደስ እዚ ብስምካ ክስመን ናይ ህዝብኻ ቤተ ጸሎትን መማኅጸንን ኪኸውን ዝኃረኻዮ ንስኻ ኢኻ” እናበለ ቤት አምላኽ ቤት ጸሎት ክንገብሮ ይሕብረና። ኣብዚ ቤት ጸሎት አቲና እንተ ጸለናሉ ጥራሕ እዩ ሓቀኛ ትርጉሙ ሒዙ ክጉዓዝ ዝኽእል። ሰባት ብዝተፈላለየ መገዲ መልክዑ ከልውጥዎ ይኽእሉ እዮም። አብኡ ክንመላለስ ከሎና ንአምላኽ አብ ቤቱ ንረኽቦ። ጎይታና ኢየሱስ ክርስቶስ አብ ቤተ መቕደስ ይመላለስ ከም ዝነበረ እሞ አብኡ አትዩ ይጽልን የስተምህርን ከም ዝነበረ ወንጌል ይነግረና። ቀዳሞት ክርስትያን ነዚ አብቲ መጀመርታ አብ ቤተ መቕደስ አይሁድ ይገብርዎ ነይሮም ከምኡ አብ ገዛውቶም። አመንቲ ብሓባር ተአኪቦም ዝጸልዩሉ ገዛ ናይ ኩሎም ስለ ዝኾነ ቤተ ክርስትያን ተባሂሉ። ኩሎም ክርስትያን ዝእከቡሉ ማለት እዩ። አብኡ ንስሓ ሓጢአቶም ይረኽቡ ምስ ሓዎም ሓፍቶም ይዕረቑ አብኡ ንአምላኽ ብቐረባ ይረኽብዎ አብኡ ንጽጉም ሓዎም ይሕግዙ አብኡ ይጥመቑ አብኡ ቃል ኪዳን ይአስሩ አብኡ እንተ ሞቱ ፍትሓት ይግበረሎም ስለዚ ሕይወት ክርስትያን ምስ ቤተ ክርስትያኖም ዝተተሓሓዘ እዩ። ሎሚ ቤተ ክርስትያን ንአምላኽ ክንረኽቦ አብ መቕደሱ ኮይንና ከነመስግኖ ክንልምኖ ትደልየና። አምላኸይ አብ ቤትካ ከም ዝመላለስ ግበረኒ ንበሎ። ቤት አምላኽ ልብና እዩ። ቅዱስ ጳውሎስ አብ መልእኽቱ ናብ 1ቆሮ 3፡16-17 “ቤት መቕደስ አምላኽ ምዃንኩምን፥ መንፈስ አምላኽ አባኹም ኃዲሩ ምህላዉንዶ አይትፈልጡን ኢኹም። ሓደ እኳ ነታ ቤተ መቕደስ አምላኽ እንተ አፍረሰ አምላኽ ከፍርሶ እዩ” እናበለ ኩልና ማሕደር አምላክ ከምዝኾንና እሞ ነዚ ቅዱስ ቦታ ልብና ብቅድስና ክንሕዞ ከም ዝግብአና ይነግረና። ቀጺሉ ብተመሳሳሊ ርድኢት አብ 1ቆሮ 6፡19-20 “ሰውነትኩም ቤተ መቕደስ ናይ እቲ ካብ አምላኽ ዝተቐበልክምዎ አብ ውሽጥኹም ዘሎ መንፈስ ቅዱስ ከም ዝኾነዶ አይትፈልጡን ኢኹም። እምብአር ናይ ገዛእ ርእስኹም አይኮንኩምን” እናበለ ሓደ አማናይ አብ ክርስቶስ ብኹሉ ናይ ክርስቶስ ናይ አምላኽ ከምዝኾነ ይነግረና። ክርስትያን ማለት አብኡ አምላኽ ዝነብር ማለት እዩ። አብ ነፍስወከፍና አምላኽ ምሳና አሎ፥ ንሕና ታቦቱ ኢና ስለዚ ነዚ ፍሉይ ህያብ አምላኽ ብምስጋናን አኽብሮትን ሒዝና ክንክእል ናታትና ተራ እዩ። አብ ዕለተዊ ሕይወትና ነዚ ቦታ አምላኽ ጥራሕ ክኸውን ዝግብኦ ክወርሱ ዝረባረቡ ሕሱማት ጸላእቲ አለዉና፥ ብአአቶም ተሸኒፍና ምሩኻት ኮይንና ከይንነብር ሎሚ በዚ ጊዜ ጾም ነቲ ሓቀኛ መሳርያ ክንዕጠቕ ጊዜ ዝህበና እዩ። ልብና ክፉት ስለ ዝኾነ አብኡ ዝአቱ እነፍቅድ ባዕልና ኢና። አብ ልበይ አብ መንፈሰይ ከእትዎ ዝግብአኒ ወይ ከአ ከይአቱ ደው ከብሎ ዝግብአኒ ዘፍቅድ አነ ስለ ዝኾንኩ ኩሉ ጊዜ ንዝመጽአኒ ጋሻ ፈሊጠ ከእትዎ አሎኒ። ልብና ካልኦት ከይውንንዎ እሞ ቤት አምላኽ ምዃኑ ከይሓድግ ዓቢ ምስትውዓል ይሓተና። ሰብ ዝዓበየ ጉድአት ዝወርዶ ልቡ ንአምላኽ ከይአቱ ምፍቃድ ክኽልክል ከሎ ጥራሕ እዩ። ንአምላኽ ቦታ ዝኸልአ ልቢ ክምሕር ክዕረቕ ሰናይ ክገብር ከምኡ አብ ቅድስና ክበጽሕ ከቢድ እዩ። ነዚ ከቢድ ፈተና አብ ጊዜ ጾም አርብዓ ክነሸንፎ ቀሊል እዩ። ጎይታይ አብ ልበይ እቶ ጥራሕ ንበሎ። ንቤት አምላኽ ዝኾነ ልብና ሓቀኛ መልክዑ ነልብሶ። ሰብ ንእግዚአብሔር ክመስል ምስኡ ክነብር እዩ ተፈጢሩ። እንተኾነ ንመገዱ ስለ ዝሰሓተ ንአምላኽ ክመስል ጻዕሪ አድልይዎ። ነዚ ንአምላኽ ምምሳል ዝኾነ ዓላማ ተፈጥሮ ወድሰብ ናትና ድኽመትን ብዝጓነፈና ፈተናን ዘይመልክዑ ነልብሶ። ክርስቶስ ከም ዝብሎ ብዓቲ ሰረቕቲ፥ ቤት ቂምታ፥ ሓመታ፥ ክፍአት ኩሉ ንገብሮ፥ ነዚ ክነጽሪ ምቹእ ጊዜ ሎሚ እዩ። አብ ልብና አቲና ክነጽርዮ ነቲ ንመልክዕ አምላኽ ተኪኡ ገዚእና ዝርከብ ክፍአትና ትዕቢትና ሕመቕና፥ ቀንጢጥና ታቦት አምላኽ፥ ማሕደር መንፈስ ቅዱስ ክንገብሮ ሎሚ ፍቓደኛታት ንኹን። አብ ልበይ እቶ፣ ናትካ ግበረኒ፣ ጓዕጺጹ ሒዙኒ ንዘሎ ጸላኢ ካብኡ ነጻ ክወጽእ ጸጋኻ ሃበኒ ተዓረቐኒ ንበሎ። ብኢዮኤል ነብይ አቢሉ “እግዚአብሔር እምብአርሲ ሕጂ'ውን ብፎምን ብብኽያትን ብቝዝማን ብምሉእ ልብኹም ናባይ ተመለሱ ክዳንኩም ዘይኮነስ ልብኹም ደአ ቕደዱ” ይብል አሎ (ኢዮኤል 2፡12)፥ ቀጺሉ አብ እምባ ጽዮን (ልብና) መለኸት ንፍሑ ጾም አውጁ አኼባ ጸውዑ ይብል። ሎሚ እውን እዚ ቃላት አብ ልቢ ነፍሲ ወከፍና ክአቱን ክእወጅን አለዎ። ምሕረት አምላኽ ክንረክብ ብልቢ አብ ልብና ተመሊስና ጽን ክንብሎ አሎና። ጾምና ትርጉም ክህልዎ እንተ ኾነ ብልቢ ዝተሰነየ ክኸውን አለዎ። ማርያም እታ ቀዳመይቲ ንአምላኽ አብአ ድላዩ ክገብር ዘፍቀደት አብ ከርሳ ካልአይ አካል ቅድስት ስላሴ ክሓድር ዘፍቀደት ቀዳመይቲ ፍጥረት እያ። መገዲ አምላኽ ቋንቋ አምላክ እትፈልጥ፥ ንኹሉ ፈተናታት ዓለም ዝረኸበት ግን ዘይተሸነፈት፥ ስደት ጥመት ውርደት ኩሉ ዝረአየት እያ። ነዚ ኹሉ ጸባባ ጸራ ዝኸአለት ሓንቲ መዓልቲ እውን ካብ ገጽ አምላኽ ዘይተኸወለት ስለ ዝኾነት ሎሚ ንሕና ምስአ ክንጉዓዝ መገዳ ክንክተል እንከሎና መገድና ከይሰሓትና አብቲ ወዳ ዘለዎ ክተብጽሓና ትኽእል እያ። አብ ገለ እዋን መገዲ ይጠፍአኒ አሎ፣ አብ ገለ እዋን ሥጋይ የጥቅዓኒ አሎ፣ አብ ገለ እውን ርጉም ሸይጣን ይዕወተለይ አሎ እሞ፣ አብ ጎነይ ኩኒ ብፍላይ ከአ ነዚ ጊዜ ጾም ጊዜ ጸሎት ጊዜ ንስሓ ከምቲ ዝድለ ክጉዓዞ ለምንለይ ንበላ። ማርያም አብ ዘላቶ ወዳ አሎ ክተስምዖ ክትልምኖ ክእለት አለዋ። ንሳ እትብለና ወደይ ዝብለኩም ግበሩ እዩ። ድላይ ወዳ ንግበር ንስሓ ንአውጅ ሽዑ አብ ቤቱ አቲና ምሉእ ዕርቂ ንግበር። ርሕሩሕ አምላኽና አብዚ ቅዱስ እዋን ጽዋዕ ቅድስና ተቐቢልና ሃሌ ሉያ እናበልና ክንዝምር ከኽእለና ብሓበራ ብምሉእ ልብና ንለምኖ። አብ ኩል አምላኽ ዝተመስገነ ይኹን። ብሩኽ ጾም።
በዓለም አንቱ የተባልን የእንግሊዝኛ ቋንቋ ባለሙያዎች እንደመሆናችን መጠን ለእንግሊዝኛ ቋንቋ አድናቆት ያለን መሆኑ ምንም አያስገርምም። እንግሊዝኛ ቋንቋ የሚያስተምሩ ሰዎችንም እንዲሁ እናደንቃለን። በምንሰጣቸው ኮርሶች፣ ሙያዊ ምክሮች፣ የማስተማሪያ መሣሪያዎች እና በግንኙነት መረቦቻችን በምንሰጠው ድጋፍ አማካኝነት ይበልጥ ውጤታማ የእንግሊዝኛ ቋንቋ አስተማሪ እንዲሆኑ ልንረዳዎት ዝግጁ ነን። ስለሆነም አዲስ የእንግሊዝኛ ቋንቋ አስተማሪም ሆኑ ወደ ሌላ የሥራ እና የእድገት ምእራፍ እየተሸጋገሩ ያሉ ግለሰብ፣ ዋጋ የማይተመንለት ድጋፍ እና አጋጣሚ እኛ ዘንድ ያገኛሉ። ከዚህ በታች ያሉት ሊንኮች ለአስተማሪዎች ስለተዘጋጁት ድጋፍ መስጫ ፕሮግራሞች ጠቃሚ መረጃ ይዘዋል። በዚህ ክፍል ኢንተርኔት ላይ የሚገኙ ኮርሶች እና መማሪያዎች We have a range of online resources to support your work as an English language teacher or ELT professional.
የኤርትራ ወታደሮች በትግራይ ክልል ኢሮብ ወረዳ የሚገኙ 63 ሰላማዊ ሰዎችን መግደላቸውንና 58 ቤቶችን ማቃጠላቸውን ለኢሮብ ብሄረሰብ መብቶች መቆሙን የሚገልጸው Irob Advocacy Association የተባለው መንግስታዊ ያልሆነ ድርጅት አስታውቋል። ስማቸው እንዳይጠቀስ የጠየቁ አንድ የአካባቢው ነዋሪም የኤርትራ ወታደሮች የካቲት 16 2013 ዓ\ም፣ በምስራቅ ትግራይ ዞን ወረዳ ሳዕስዕ ፃዕዳ እምባ ውስጥ፣ ስድስት ሰላማዊያን ሰዎችን መግደላቸውን ለቪኦኤ ተናግረዋል፡፡ በዚሁ ወረዳ በርካታ የገበሬ ቤቶች በኤርትራ ወታደሮች መቃጠላቸውን የተመለከቱ መሆኑንም የዓይን ምስክርነታቸውን የሰጡት እኝሁ ግለሰብ ገልጸዋል። የትግርኛ ክፍል ባልደረባችን ገብረ ገብረ መድህን የኢሮብ አድኮቬሲ ማህበር ሊቀመንበርንና የአካባቢውን ነዋሪዎችን በማነጋገር የሚከተለውን ዘገባ አዘጋጅቷል፡፡ ___________ ቪኦኤ በስልክ ያነጋገራቸው የኢሮብ ኣድቮከሲ ማሕበር ሊቀመንበር አቶ ስዩም ዮሃንስ ፣ “የኤርትራወታደሮች በኢሮብ ወረዳግድያና ፆታዊ ጥቃት ፈፅመዋል፣ ንብረት ዘርፈዋል፣ መኖሪያ ቤቶችንም ኣቃጥለዋል፡፡” ይላሉ፡፡ በተለይም ከታህሳስ 28 እና 29, 2013 ባሉት ሁለት ቀናት ውስጥ ወታደሮቹ አድረሰዋል ያሉትን ጥፋት እንደሚከተለው ይገልጹታል “በአባሎቻችን ያረጋገጥነው በግድያው 63 ሰዎች እንደሞቱ ነው። ቁጥሩ እስከ 70 ሊደርስ እንደሚችል ግን እንገምታለን። ምክንያቱም አብዛኛዎቹ ከተወሰዱ በኋላ ከሁለት ሶስት ሳምንታት ወይን ከእንድ ወር በኋላ ነው እሚነገረው፣ ወይም አስክሬናቸው የሚገኘው።” አቶ ስዮም በኢሮብ ባህል፣ ስለ ፆታ መደፈር በግልጽ መናገር ከባድ በመሆኑ፣ በቁጥር ለመግለፅ ቢከብድም ወንጀሉ ስለመፈፀሙ ግን እርግጠኞች ነን ይላሉ፡፡ መውኻንና ሓረዞ በተባሉ ቀበሌዎች፣ የሚሊሻ ቤቶች ናቸው በሚል ሰበብ 58 ቤቶች በኤርትራ ወታደሮች መቃጠላቸውንም ሌሎች ወንጀሎች መፈጸማቸውንም ከስፍራው በደረሳቸው ሪፖርት ማረጋገጣቸውን አቶ ስዩም ተናግረዋል። ተፈጽሟል ስላሉት ግድያና ሌሎች የሰብአዊ መብት በደሎች የክልሉን ጊዚያዊ አስተዳዳሪና ስራ አስፈፃሚ ዶክተር ሙሉ ነጋን በአካል አግኝተው የነገሯቸው መሆኑንም አቶ ስዩም ይናገራሉ፡፡ “የክልሉን የጊዚያዊ አስተዳዳሪ ዶክተር ሙሉ በአካል አግኝቻቸው አንስቼባቸዋለሁ፡፡ ስለ ጉዳዩ በጣም ነው እሚሰማቸው። በጣም ነው እሚያዝኑት። ሃዘናቸውንም ገልፀውልኛል።ሁኔታውን ስገመግመው ግን ከሳቸው አቅም በላይ ነው።” ግድያና ቃጠሎ ተፈጽሞባቸዋል የተባሉት ዓሌተና፣ እና እንዳሞሳን ጨምሮ የተለያዩ ቀበሌዎች መሆናቸውን፣ ከተገደሉትም መካከል የእድሜ ባለፀጋዎዎች እንደሚገኙባቸው ገልጸው፣ በብዛት ወጣት ወንዶችና እንዲሁም የተወሰኑ ሴቶች መሆናቸውን አብራርተዋል፡፡ ለደህንነታቸው በመስጋት ስማቸው እንዳይጠቀስ የጠየቁት ሌላው የአካባቢው ነዋሪ ፣ በሚኖሩበት የምስራቅ ትግራይ ዞን ወረዳ፣ ሳዕስዕ ፃዕዳ እምባ ቀበሌ ኮማሱ ብሓ፣ ልዩ ስሙ ውታፋ በተባለ ቦታ፣ የካቲት 16 2013 ዓ\ም ላይ ስድስት ሰዎች በኤርትራ ወታደሮች የተረሸኑ መሆኑን ተናግረዋል፡፡ አንዳንዶቹ በተለይ ከሁመራ ተፈናቅለው የመጡና ዓዲግራት ላይ የተፈናቃዮች እርዳታ ለማግኘት ሲሞክሩ ቆይተው ወደ ቤተሰቦቻቸው ሲመለሱ መንገድ ላይ መገደላቸውን ገልጸዋል፡፡ ነዋሪው በሰጡት ምስክርነት ውታፋ በተባለ አንድ መንደር ውስጥ ብቻ የታጣቂ ሚሊሻ ቤቶች ናቸው በሚል ሰበብበኤርትራ ወታደሮች ቤቶቻቸው የተቃጠሉባቸውን የስምንት የገበሬዎች ስም ዘርዝረዋል።ታህታይ ዝባን በተባለ ቦታም እንዲሁ የ13 ገበሬዎች ቤት ጨምሮ “የወንድሞቼ፣ የቤተሰቦቼና የጎረቤቶቼ ቤቶች በሙሉ ተቃጥለዋል፤” ብለዋል፡፡ የስጋ ዘመዶቹና አብሮ አደግ ጓደኞቹ የተገደሉበት መሆኑን የተናገረው ሌላው ወጣት ምሁር ደግሞ በምእራብ ትግራይ፣ ወረዳ ታሕታይ ቆራሮ ማይ ጥምቀት በተባለ ቀበሌ፣ ሕዳር 8 2013 ዓ\ም ከ16 ዓመት ወጣት እስከ 80 ዓመት ኣዛውንት እሚደርሱ 30 ወንዶች በኤርትራ ወታደሮች መገደላቸውን ተናግሯል፡፡ በአሁኑ ወቅትም ተወልዶ ባደገበት አካባቢ የሚገኙ የኤርትራ ወታደሮች በኗሪዎች ላይ ከፍተኛ በደል እየፈፀሙ መሆናቸውንም አስረድቷል፡፡ Embed share የኤርትራ ወታደሮች “በኢሮብ ግድያና ዝርፊያ ፈጽመዋል” ተባለ by ቪኦኤ Embed share The code has been copied to your clipboard. The URL has been copied to your clipboard Share on Facebook Share on Twitter No media source currently available 0:00 0:07:18 0:00 ቀጥተኛ መገናኛ 16 kbps | ኤምፒ3 32 kbps | ኤምፒ3 48 kbps | ኤምፒ3 ብቅ ባይ መስኮት የድምፅ መስምያ የአካባቢው ነዋሪ ወጣት እንደሚለው የኤርትራ ወታደሮች ያንን ሁሉ ግፍ ያደረሱት ውጊያ በሌለበት ምንም ዓይነት የትግራይ ሰራዊትም ሆነ ታጣቂ የሚሊሽያ ሃይል በሌለበት ሁኔታ ውስጥ ነው ። “ዝም ብለው ብቻ በየቤቱ እየገቡና መንገድ ላይ ያዩትን ሰላማዊ ሰው ሁሉ ነው የገደሉት። በዛች ህዳር 8 2013 ዓ\ም እለት 30ሰዎችን ገድለዋል። ከነዚህ መካከል በወጉ የተቀበሩት ሶስቱ ብቻ ናቸው ። የተተቀሩት 27ቱን ግን በየተገደሉበት ቦታና ሜዳ ላይ ነው የተቀበሩት።” ወጣቱ እንደሚለው የኤርትራ ሰራዊት በአካባቢው ሰፍሮ እንደሚገኝና ወደዚያ አካባቢ ሲመጡ ይህ ለሶስተኛ ጊዜ መሆኑን አስታውቋል፡፡ የሚሊሻዎችን ንብረት ናቸው በሚል የአካባቢውን ከብት ማይጕዕ ተብሃሎ በሚጠራው ትምህርት ቤት ውስጥ አጉረው መያዘቸውን ከ እነዚህም በጎችና ፍየሎችን እያረዱ የሚቀለቡ መሆናቸውንም ነዋሪው ተናግሯል፡፡ በምስራቅ ትግራይ ዞን ተፈፅመዋል ስለ ተባሉት ግድያዎችና ተቃጥለዋል ስለተባሉ ቤቶች የተጠየቁት የዞኑ ዋና ኣስተዳዳሪ ኣቶ ሃይለስላሴ ተስፋይ የሚከተለውን ምላሽ ሰጥተዋል “እኔ መረጃ ተሰብስቦ፣ ከተደራጀና ከተተነተነ በኋላ ነው እምሰጠው እንጂ ያልተደራጀና ያልተተነተነ መረጃ አልሰጥም።” በሰሜን ምዕራብ ዞን ዋና አስተዳዳሪ በታሕታይ ቆራሮ ወረዳ ቀበሌ ማይ ጥምቀት ተፈፅሟል ስለሚባለው የግዲያና ሌሎች ወንጀሎች መልስ ለማግኘት የተደረገው ሙከራ አልተሳካም። ይሁን እንጂ የትግራይ ጊዚያዊ አስተዳደር ዋና ስራ አስፈፃሚ ዶክተር ሙሉ ነጋ፣ በቅርቡ በተለይ ከቪኦኤ ጋር ባደረጉት ቃለ መጠይቅ፣ በህዝቡ ላይ እየደረሰ ስላለው ውድመትና ጥቃት በአጠቃላይ ስላለው የጸጥታና የደህንነት ሁኔታ እንዲህ ብለዋል። “የፀጥታና ደህንነት ጉዳይ ብዙ ስራ ያስፈልገዋል። ገና እየጀመርን ነው ። እንደሚታወቀ ህዝባችን አይቶት እማያቀው ከባድ አደጋ ደርሶበታል። የንብረት ውድመት፣ የሰው ህይወት መጥፋት፣ የወሲብ\ፆታዊ ጥቃት፣የተለያዩ ቀውሶች፣ በመሰረተ ልማት ሳይቀር ውድመት ደርሷል። በግጭቱ ወይም ጦርነቱ ብዙ ውድመት ደርሷል። ከግለሰቦች ንብረት ጀምሮ እስከ ትላልቅ የህዝብ ንብረትና ድርጅቶች ላይ በተለያዩ ሃይሎች ስርቆትና ውድመት ተፈፅሟል።” የኤርትራ ሠራዊት ከትግራይ እንዲወጣ እየቀረበ ስላለው ጥሪም የተጠየቁት ዶክተር ሙሉ ነጋ የሚከተለውን መልስ ሰጥተዋል በነገራችን ላይ እዚህ ላይ ግልፅ አቋም ነው ያለው። የኤርትራ ብቻ ሳይሆን ማንኛውም እዚህ ክልል ያለ ሃይል መውጣት አለበት። ይህን አካባቢ ሊቆጣጠረው የሚገባው ኃይል የመከላከያ ኃይል ነው። የሆነ ኃይል ካለ መውጣት አለበት። ምንም ጥርጥር የለውም። ጊዚያዊ አስተዳደሩ ክልሉን እንዲያስተዳድር የተሰጠው ሃላፊነትና ስልጣን እንዲረጋገጥለት ነው እየታገልን እምንገኘው። የኢትዮጵያ መንግስት ትግራይ ውስጥ ተፈጽመዋ ስለተባሉ የሰብኣዊ መብቶች ጥሰቶች እንደሚመረምር የገለጸ ሲሆን በክልሉ ውስጥ የኤርትራ ወታደሮች ተስትፈዋል መባሉን ግን የኢትዮጵያም ሆነ የኤርትራ መንግሥት አስተባብለዋል፡፡
በሩሲያ ምክር ቤት (ዱማ) አባል እና በዱማው የጤና ኮሚቴ ነባር አባል የሆኑት ሰርጌ ሊዮኖቭ በብቸኝነት ዙሪያ የሚሰራ መንግስታዊ ኤጀንሲ እንዲቋቋም ጥሪ አቀረቡ። የሩሲያው አር ቲ የሃገሪቱን የመንግስት መገናኛ ብዙሃን ጠቅሶ ከትላንት በስቲያ እንደዘገበው ሰርጌ ሊዮኖቭ ከአምስት ሚሊዮን በላይ የሚሆኑ ሩሲያውያን ከአእምሮ ህመም ጋር እየታገሉ ነው በሚል በመረጃ የተደገፈ መከራከሪያ አቅርበዋል። የመንግስታዊው ተቋም መቋቋም ከተረጋገጠ የብቸኝነት ችግር ጋር ተያያዥነት ያለውን የአእምሮ ህመም እንዲቋቋሙ ያግዛል የሚል አቋም አንጸባርቀዋል። አያይዘውም አገልግሎቱ በመንግስት ደረጃ ለህዝብ ተደራሽ መሆን አለበት በማለት ተከራክረዋል። በእንግሊዝ አና በጃፓን በብቸንነት የሚሰቃዮ ሰዎችን ችግር ለማገዝ በሚኒስተር ደርጃ ተቋማት መመስረታቸውንም ጠቁምዋል። በእንግሊዝ ሃገር እንደ አውሮፖውያኑ አቆጣጠር በ2018 የብቸኝነት ሚኒስተር መቋቋሙን እና ዘጠኝ ሚሊዮን የሚሆኑ ሰዎች የችግሩ ተጠቂ እንደሆኑም በዘገባው ተጠቁሟል።
የሃገራችን ፓርላማ የ2009 ሥራ ዘመኑን ሊያጠናቅቅ ጥቂት ቀናት ሲቀሩት ኦሮሚያ ክልል በአዲስ አበባ ላይ ሊኖራት ስለሚገባው ህገ-መንግስታዊ የልዩ ጥቅም ድንጋጌ ማስፈፀሚያ የሚሆን ዝርዝር አዋጅ እንዲያፀድቅ ቀርቦለት ነበር፡፡ ፓርላማውም አዋጁን ተመልክቶ ለከተማና ቤቶች እና የህግና አስተዳደር ቋሚ ኮሚቴዎች መርቶ እረፍቱን አድርጓል፡፡ የአዋጁ ሁለመና ብዙ አነጋጋሪ ጉዳዮችን ይዞ ብቅ ያለ ነው፡፡ተደርጎ በማያውቅ ሁኔታ የሚኒስትሮች ምክርቤት ብቻ የመከረበት፣በፓርላማ ያልፀደቀ ረቂቅ አዋጅ በሃገሪቱ ቴሌቪዥን እንዲነበብ መደረጉ አንዱ አደናጋሪ ጉዳይ ነው፡፡ፓርላማው ሊያርፍ እየተንደረደረ ባለባቸው የመጨረሻ ቀናት አዋጁን እንዲያይ ማድረጉም ሌላው ግርታ ነው፡፡ የልዩ ጥቅም ድንጋጌው በህገመንግስት ከተቀመጠ ሩብ ምዕተ-አመት ያለፈው ሲሆን ዛሬ ብድግ ብሎ ዝርዝር የአፈፃፀም ህግ ለማውጣት እንዲህ ባለቀ ጊዜ የሚያባክነው ጉዳይም የማያነጋግር አይደለም፡፡ በፓርላማ ያልፀደቀን ዝርዝር ረቂቅ ህግ በቴሌቭዥን ማስነበቡ በተለይ መንግስት በጉዳዩ ላይ በሚያገኘው የፖለቲካ ትርፍ/ኪሳራ ላይ ምን ያህል ትኩረት እንዳረገ ያሳብቃል፡፡ከዕሩብ ምዕተ ዓመት በኋላ ‘ልተገብረው ስለሆነ ዝርዝር የአሰራር ህግ ይውጣለት’ ሲል ለዕረፍት ሊወጣ ጥቂት ቀናት ብቻ ለቀሩት ፓርላማ አቤት ያለው ኢህአዴግ ጊዜ የማይሰጥ አጣዳፊ የትግበራ ፍላጎት አድሮበት አይደለም፡፡ ይልቅስ በጉዳዩ ላይ ሰፊ ንትርክ ተደርጎ ሁልጊዜ ወጥመዱ የማይስታቸውን የኦሮሞ ብሄርተኝነት ፖለቲካ አቀንቃኞችን የጎሰኝነት አክራሪ ማንነት አደባባይ አውጥቶ እሱ(ህወሃት/ኢህአዴግ የሚመራው መንግስት) እንዴት “የተሻለ” አብሮ የመኖር መንገድ እንዳለው ለማሳየት ነው፡፡ ይህ በደንብ ተሳክቶለታል፡፡ በህገ-መንግስቱ ኦሮሚያ የተሰጣት አስዳደራዊ ጉዳዮችን ያማከለ የልዩ ጥቅም መብት ሆኖ ሳለ ‘ኦሮሚያ የሚገባት የአዲስ አበባ ባለቤትነት ነው፤ ከኦሮሞ በቀር ሁሉም እንግዳ ነውና ለባለቤቱ የኦሮሚያ ክልል የመሬት ግብር እየከፈለ፣ፀባዩን አሳምሮ፣የከተማው አስተዳደርም እንደ ማንኛውም የኦሮሚያ ከተማ ተጠሪነቱን ለኦሮሚያ ክልል አድርጎ መኖር አለበት፤አዲስ አበባ ብቻ ሳይሆን ሞያሌም፣ድሬዳዋም፣ ሐረርም የኦሮሚያ ንብረት መሆን አለባቸው’ ወዘተ የሚል ሃሳብ ይዘው እየተሽቀዳደሙ የሚያውጁ የኦሮሞ ብሄርተኝነት ፖለቲካ አቀንቃኞችን ያገኘው ኢህአዴግ ‘እሰይ ስለቴ ሰመረ!’ ማለቱ ይቀራል? ፖለቲካዊ ትርፉን በሆዱ የያዘው ኢህአዴግ ህገ-መንግስታዊ ዝርዝር ህጎቹን እንዲያወጣ ያስፈለገው ኦሮሚያ በአዲስ አበባ ላይ እንዲኖራት የተቀመጠው ህገመንግስታዊው የልዩጥቅም ድንጋጌን ለማስፈፀም ያለው አምሮት እንደሆነ ነው በአደባባይ የሚያወራው፡፡ ሆኖም ህገመንግስቱ ራሱ ይህን የልዩ ጥቅም ድንጋጌ እንዲያስቀምጥ የሚያደርግ ከፕሮፖጋንዳ እና ከወቅቱ የተበድየ ሙሾ ባለፈ በቂ እና ተጨባጭ ነባራዊ ሃቅ ነበረው ወይ የሚለውን መጠየቅ ያስፈልጋል፡፡ የልዩ ጥቅሙ ህገመንግስታዊ ድንጋጌ መሰረቱ ምንድን ነው? በህወሃት/ኢህአዴግ የጠመንጃ ድል ተጠልሎ የአድራጊ ፈጣሪነቱን ቦታ የያዘው የተበድየ ፖለቲካ ታሪክ ያልፃፈውን እያነበበ የሰራው ስህተት የእርምቱን መንገድ ሩቅ አድርጎታል፡፡ የአፄ ዮሃንስ ዘውድ “ተነጥቆ” ሸዋ መግባቱ ሆድ ሆዱን የበላው የትግራይ የተወልጄ ፋኖዎች ቡድን ደደቢት ሲገባ የአባት አያት ዘውድ የመነጠቁን ዘውጋዊ ቅንዓት ሃሰት በሆነው የትግራይ ተበዳይነት የአማራ በዳይነት ሙዚቃ ቀየረው፡፡ የሚያብሰለሰወለውን ዘውድ የመነጠቅ እና የመበለጥ ቁጭት በፈረደበት የአማራ ብሄር ጨቋኝነት እና በዳይነት ልቦለድ አዳፍኖ አዲስ አበባ ሲደርስ በለስ ያልቀናውን የሁልዜ የበደል ፖለቲካ አላዛኝ ቢጤውን (ኦነግን) ጠርቶ፣ የበረሃ ጓዱን/አለቃውን (ሻዕብያን) አክሎ እንደምርኮ ምድር ተንበርክካ ያገኛትን ሃገር በጎሰኝት ቢለዋ ዘነጣጥሎ፣ የብሄረሰቦች የስጋ መደብ አስመሰላት፡፡ በ“ባልንጀራው” ህወሃት ድል አጥብቆ የተማመነው ኦነግ የኢትዮጵያን የብሄር ብልት በማውጣቱ ቀዳሚው ተሰላፊ ነበር፡፡የኦነግን እድሜ አጭርነት ቀድሞ የሚያውቀው፣ ያሰበውን ለማሳካት ደግሞ ማጎንበስን በደንብ የተካነው ህወሃትም የኦነግን ያለቅጥ ፈንጠዝያ ባላወቀ ማለፍን መረጠ፡፡ ህወሃት ስምንቱን አኑሮ አንዱን እንደሚያጫውተው የማያውቀው ኦነግ ያልተፃፈ እያነበበ የማይዘለቅ ማህበሩን በጠጅ ጀመረ፡፡ በውል የተመዘገበ ታሪክ ከሚያስረዳው በተቃራኒ “በሸዋ ነገስታት መስፋፋት የእኛ ህዝብ መብት ተገፏል፣ስለዚህ መብታችን ይመለስ ቢያንስ በፖለቲካ እና በኢኮኖሚ ረገድ ኦሮሞ በፊንፊኔ ላይ መብቱ ይጠበቅ እንዲሁም ሃረርም በኦሮሚያ መካከል ስለሆነች በተመሳሳይ የኦሮሞ መብት ይጠበቅ” የሚል ጥያቄ ኦነግ አንስቶ እንደ ነበር የወቅቱ ዝብርቅርቆሽ ፊታውራሪ የነበሩት ዶ/ር ነጋሶ ጊዳዳ ሐምሌ 8/2009 ዓ.ም ለወጣው አዲስ አድማስ ጋዜጣ በሰጡት ቃለምልልስ ተናግረዋል፡፡ ይህን ሲደጋገም እውነት የመሰለ፣ የታሪክን ጉማጅ ይዞ የሚያላዝነውን፣ የኦነግ የተበድየ ተረክ መናነት ባለፈው ዕትም ላይ ለማሳየት ስለሞከርኩ አሁን ወደዛ ጥልቅ ታሪካዊ ጉዳይ መግባት አልፈልግ፡፡ ሆኖም በኋላ የመጣውን እና ከፊተኞቹ የኦሮሞ ተስፋፊዎች አንፃር እዚህ ግባ የማይባለውን የሸዋ ነገስታት ተስፋፊነት በዓለም ላይ ተደርጎ እንደማያውቅ ትልቅ በደል ጠቅሶ፣በማይሆን ሁኔታ አዲስ አበባን በካሳነት ለመቀበል የመከጄሉ ሙከራ የስህተቱ ሁሉ መሰረት ስለሆነ ሳያነሱ ማለፍ አይቻልም፡፡ሲጠቃለል አሁን በስራ ላይ ባለው የሃገራችን ህገመንግስት የኦሮሚያ ክልል በአዲስ አበባ ላይ ሊኖረው ስለሚገባው ልዩ ጥቅም የተደነገገው አንቀፅ መሰረት ያደረገው የኦነግን የተበድ ፖለቲካዊ ስነልቦና ሲሆን ይህ እንዲሆን የፈቀደው ደግሞ ህወሃት ከኦነግ በፖለቲካው ሰፌድ መቆየት ማትረፍ የፈለገውን ትርፍ ይሰበስብ ዘንድ ነው፤ እንጅ ነገሩ እንደሚባለው ታሪካዊ መሰረት ኖሮት አይደለም፡፡ በሽግግሩ ወቅት አዲስ አበባ በልዩ ሁኔታ የኦሮሞዎች ልዩ ጥቅም የሚጠበቅባት ምድር እንድትሆን የሚያደርግ በህገ-መንግስታዊ አንቀፅ ይካተትልኝ ሲል የነበረው ኦነግ ታሪካዊ ልቦለድ ለመሆን እንኳን አቅም የሌለው የበደል ድርሰት ጠቅሶነው፡፡ የደገሰውን በደንብ የሚያውቀው ህወሃት ኦነግ የተፈለገበትን የቤት ስራ እስኪከውንለት ድረስ የልደቱን ቀን እንደሚያከብር ህፃን የፈለገውን እንዲሆን የፈቀደለት ወቅት ነበረ፡፡ በመሆኑም ሊበሏት ያሰቧትን አሞራ ጅግራ የሚያደርገው የኦነግ ተረክ የመጨረሻ እውነት ተደርጎ ተወሰደ፡፡ በወቅቱ ኦነግ ሰፋ አድርጎ ሃረርንም ቢጠይቅም ያልፈለገውን የማያየው ህወሃት የሃረሯን ጥያቄ ችላ ብሎ ኦነግ ከተባረረ በኋላም የአዲስ አበባውን የልዩ ጥቅም ጉዳይ ብቻ በህገመንግስት አፀና፡፡ የሃረሩ ጉዳይ ተድበስብሶ የቀረበትን ምክንያት “አላውቅም” ይላሉ ‘ህገመንግስቱን ለማርቀቅ ከሄዱት ሁለት የኢህአዴግ ሰዎች አንዱ ነበርኩ፣ ህወሃትም ማንንም ሳይወክል እኔን እና ዳዊት ዮሐንስን የኢህአዴግ ወኪል ሆንን’ የሚሉት ዶ/ር ነጋሶ በዚሁ ቃለምልልሳቸው፡፡ በጋዜጣው ላይ ከዶ/ር ነጋሶ ጋር ቃለ ምልልስ ያደረገው ጋዜጠኛ “በአዲስ አበባ ኦሮሚያ ልዩ ጥቅም ላይ የተለየ አቋም አልነበረም?” ሲል ጥሩ ጥያቄ አስከተለ፡፡ ዶ/ር ነጋሶ በወቅቱ “ንጉስ የወደደው” ኦነግ የፈለገውን መቃወም አዳጋች እንደ ነበረ በገደምዳሜ በሚያስረዳ መልኩ ይህን ይላሉ “በአርቃቂ ኮሚሽኑ በኩልችግር አልነበረም፤ሁሉም የተቀበለው ጉዳይ ነበር፡፡ ምክንያቱም ቀድሞ በወጣው አዋጅ ላይ ስለነበረና የኦሮሞ ድርጅቶች ዋነኛ ጥያቄም ስለነበረ መከራከሪያ አልቀረበም ነበር”፡፡ የኦሮሞ ድርጅቶች የተባሉት ከአንጋፋው ኦነግ በተጨማሪ የእስላማዊ ኦሮሞ ነፃነት ግንባር እና በአርሲ፣ ባሌ እና ሐረር አካባቢ ይንቀሳቀስ የነበረ “ቶክቹማ” የሚባል ድርጅት እንደሆነ ዶ/ር ነጋሶ በዚሁ ቃለምልልስ ያብራራሉ፡፡ ከዚህ መልስ የምንረዳው ትልቅ ነገር እንደ ፍፁም ህግ ተደርጎ አስር ጊዜ የሚጠቀሰው ኦሮሚያ በአዲስ አበባ ላይ ልዩ ጥቅም እንዲኖራት የሚደነግገው ህገመንግስታዊ አንፅ (አንቀፅ 49 ንኡስ አንቀፅ 5) በዋናነት መሰረት ያደረገው የኦነግን ደመነፍሳዊ ፍላጎት እንደሆነ ነው፡፡የኦነግ ደመናፍሳዊ ፍላጎት የሚመነጨው ደግሞ ድርጅቱ ደቁኖ ከቀሰሰበት የተበድየ ፖለቲካዊ ስነልቦናው ነው፡፡ የተበድየ ፖለቲካዊ ስነልቦናው ተረክ ዘፍጥረት ደግሞ አስራስድስተኛውን ክፍለዘመን የአለም መፈጠሪያ የታሪክ መቆጠሪያ ጅማሬ አድርጎ ከሚወስደው እንዳይሆን የሆነ ፣ሸምበቆ የተመረኮዘ ክርክር ነው፡፡ ይህ አይነቱ ኦነግ ወለድ አካሄድ እንደማያዛልቅ የተረዳው ብልጣብልጡ ህወሃት ታዲያ ኦነግ ከሸዋ መኳንንት መስፋፋት ጋር አጣቅሶ ያመጣውን የልዩ ጥቅም ህገመንግስታዊ ድንጋጌ አዲስ አበባ ከኦሮሚያ ጋር ካላት ጉርብትና ጋር ተያይዞ ከሚመጣ መስተጋብር ጋር ብቻ የሚያያዝ አድርጎ በህገመንግስቱ እንዲህ አሰፈረው “የኦሮሚያ ክልል የአገልግሎት አቅርቦት ወይም ተፈጥሮ ሃብት አጠቃቀምንና የመሳሰሉትን ጉዳዮች በተመለከተ፤እንዲሁም አዲስ አበባ በኦሮሚያ ክልል መሃል የሚገኝ በመሆኑ የሚነሱ ሁለቱን የሚያስተሳስሩ አስተዳደራዊ ጉዳዮች በተመለከተ ያለው ልዩ ጥቅም ይከበርለታል፡፡ዝርዝሩ በህግ ይወሰናል”(አንቀፅ 49 ንኡስ አንቀፅ 5)፡፡ የሽግግር ዘመኑ ኦነግ እና የአሁኑ ዘመን የኦሮሞ አክራሪ ብሄርተኝነት አቀንቃኞች በአዲስ አበባ ባለቤትነት/ባለ ልዩ መብትነትን ለማፅናት በሚያነሱት ታሪክ ጠቀስ ክርክር እና በህገመንግስቱ ድንጋጌዎች(ህወሃት በጉዳዩላይ ያለው ፍላጎት ግልባጭ የሆነ) መሃል ሰፊ ልዩነት አለ፡፡ በስህተት የአሸናፊነት ታሪክ የማይወጣቸው የኦነግ አመራሮች አያት ቅድማያቶቻቸው በመካከለኛው ዘመን ሸዋን ሲገዛ ነበረውን ንጉስ አንበርክከው፣ሸዋን እና ጎጃምን የራሳው አድርገው ሽቅብ ወደትግራይ መገስገሳቸውን እያወቁ አይወሩም፡፡በምትኩ እንዴት ሸዋ ላይ እንደተገኙ ሊናገሩ የማይፈልጓቸው ቀደምቶቻቸው በሸዋ መኳንንት ቁምስቅል ማየታቸውን እያለቃቀሱ አውርተው ካሳውም አዲስ አበባ ለኦሮሞ ሁሉ ልዩ ጥቅም መስጠት ያለባት ምድር ማድረግ እንደሆነ ያስቀምጣሉ፡፡ የነዚሁ የኦነግ ፖለቲከኞች ተከታይ ትውልድ የሆኑት የዘመናችን አክራሪ የኦሮሞ ብሄርተኝነት አቀንቃኞች ደግሞ የአዲስ አበባ ቀደምት ነዋሪዎች ኦሮሞዎች እንደሆኑ ከምድር ተነስተው እርግጠኛ ሆነው ‘አዲስ አበባ ራሷ በኦሮሚያ ክልል ሥር ሆና በኦሮሞ የጉምሩክ ባለስልጣን መስሪያቤት ካልተቀረጠች ምኑን በደል ተካካሰ’ አይነት ነገር ይሰነዝራሉ፡፡ አዲስ አበባ ላይ ክፉኛ ስር የሰደደው ህወሃት/ኢህአዴግ ደግሞ ማሳረጊያው ከእርሱ ፍላጎት እንደማይወጣ ቢያውቅም አጨራረሱ ባላጋራውን እንዳይነሳ አድርጎ ድባቅ መትቶ እንዲሆን ስለሚፈልግ ለመገመት/ለመጠላት/ለመፈራት የቀረበን ሁሉ እስከጥግ እንዲገመት/እንዲጠላ/እንዲፈራ በቂ ጊዜ ሰጥቶ በዛውም የራሱን የአሸናፊነት መንገድ መጥረጊያ ጊዜም ይገዛል፡፡ ከላይ ለመግለፅ እንደተሞከረው ህገመንግስቱ ራሱ ስለዚህ ጉዳይ ያሰፈረው ድንጋጌ በተጨባጭ ታሪካዊ/ፖለቲካዊ ሃቅ ላይ የቆ አይደለም፡፡ ይልቅስ ህወሃት ኦነግን በኦህዴድ እስኪተካ እሹሩሩ ለማለት ሲል ከአንገቱ በላይ የተቀበለው ነገር ነው፡፡ የድሮው ኦነግ እና የዛሬው ኦነግ ደግሞ ለህወሃት እኩል አስፈላጊነትም/ትርጉምም ያላቸውም አይደሉም፡፡ ለህወሃት የዛሬው ኦነነግ ትናንት እንዳይበረግግ ቀስ ብሎ የሚያስተኛው ‘የስለት ልጅ’ ሳይሆን ባጠፋውም ባላጠፋውም የሚረግመው ባላጋራው ነው፡፡ ስለዚህ ብልጣብልጡ ህወሃት በድሮ በሬ ከልቡ ሲያርስ አይገኝምና ዛሬም በኦነግ አንጎበር ውስጥ ያሉ አክራሪ የኦሮሞ ብሄርተኞች እንደሚመኙት ‘አዲስ አበባን እንካችሁ ብቻ አትቆጡብኝ’ የሚልበት ምክንያት የለውም፡፡ የአስራሰባት አመት የጫካ ትግሉ ሁሉን በአሸናፊነት የሚወጣበት ሁነኛ ቦታ ላይ ያስቀመጠው ህወሃት/ኢህአዴግ በአዲስ አበባ ላይ ያለው ፍላጎት ግልፅ ነው፡፡ዋነኛው ግልፅ ነገር የዘመናችን የኦሮሞ አክቲቪስቶች እንደሚፈልጉት አዲስ አበባን በኦሮሚያ ስር አድርጎ ሰዶ ማሳደድ ውስጥ እንደማይገባ ነው፡፡ይህን ለማረጋገጥ ኤርሚያስ ለገሰ “የመለስ ቱርፋቶች፤ባለቤት አልባ ከተማ” በሚል ርዕስ በፃፈው መፅሃፍ ገፅ 240 ላይ እንዳስቀመው ከ1997 አስደንጋጭ የምርጫ ሽንፈቱ በፊት ኢህአዴግ አዲስ አበባ የኦሮሚያ ክልል መቀመጫ እንድትሆን ፍላጎት ባሳዩ ኦሮሞዎች ላይ የነበረውን የመረረ አቋም ማስተዋል በቂ ነው፡፡ የሽንፈቱ ድንጋጤ መለስ ሲልለት በተጫጫነው ንዴት ሳቢያ ሃሳቡን በተቃራኒው ቀይሮ አዲስ አበባን የኦሮሚያ ክልል መቀመጫ እንድትሆን ቢፈቅድም በኦሮሚያ እና በአዲስ አበባ መስተጋብር ያለውን እውነተኛ ፍላጎት የሚያሳየው ግን ከንዴቱ በፊት(ከ1997) ያራምድ የነበረው አቋም ነው፡፡ ሁለተኛው ነገር የአዲስ አበባን ወሰን ከዚህ መልስ ብሎ ልማታዊ ባለሃብቶቹ አጥብቀው የሚሹትን የአዲስ አበባ እና የአካባቢውን የመሬት አቅርቦት የማድረቅ ገራገር ውሳኔ እንደማይሞክራት ነው፡፡ ለዚህ አንዱ ማስረገጫ ባለፈው አመት መገባደጃ ለፓርላማ ባቀረበው እና በኢቢሲ ባስነበበው ረቂቅ አዋጅ ላይ የአዲስ አበባ ከተማን ወሰንን በመከለል ላይ አንዳችም ነገር አለማንሳቱ ነው፡፡ ሁለተኛው ማሳያ በአዲስ አበባ ዙሪያ ባሉ ኦሮሚያ ዞኖች የሚኖሩ አርሶ አደሮች መሬቶች ለልማት ከተፈለጉ ለአርሶ አደሮቹ በቂ ካሳ ይከፈላል እንጅ ከቦታቸው መነሳታቸው “የማይቀር የልማት ጥያቄ” እንደሆነ አስረግጦ ማስቀመጡ ነው፡፡ አዲስ አበቤ- የጎጥ ፖለቲካ “የእንጀራ ልጅ”? በዚህ መሃል ፍላጎቱን እና ጥቅሙን ይተነፍስ ዘንድ መድረክ ያላገኘው የአዲስ አበባ ህዝብ አለ፡፡ ራሱን በጎሳ ማንነት የማይገልፀው የአዲስ አበባ ህዝብ ሁለቱ የጎሳ ፖለቲካ ቄሰ-ገበዞች(ኦነግ እና ህወሃት/ኢህአዴግ) በከተማዋ ላይ የሚያነሱት ክርክር ከፍላጎቱ ጋር እንደማይገጥም እርግጥ ነው፡፡ ብሄር አልቦው አዲስ አበቤ ከኦሮሚያ ክልል ጋር ስላለው ጉዳይ ለመምከር የሚያስችል የፌደሬሽን ምክርቤት ውክልና የለውም፡፡ በክልሎች መሃከል የሚነሳ ክርክር የሚሄደው ወደዚሁ የፌደሬሽን ምክርቤት እንደሆነ የሃራችን ህገመንግስት አንቀፅ 62 ንዑስ አንቀፅ 6 ይደነግጋል፡፡ በተመሳሳይ አንቀፅ ንዑስ አንቀፅ 1 ላይ ደግሞ በፌደሬሽን ምክርቤት የሚወከሉት የሃገሪቱ ብሄር ብሄረሰቦችን የያዙ ክልሎች እንደሆኑ ያትታል፡፡ ሸገር በፌደሬሽን ምክርቤት ለመወከል ያልበቃችው በብሄር ብሄረሰቦች የማትገለፅ ባለዥጉርጉ ሆድ በመሆኗ ነው፡፡ ስለ ሃገራችን ርዕሰ ከተማ በሚያወራው የህገመንግስቱ ክፍልም አንቀፅ 49 ንዑስ አንቀፅ 4 የአዲስ አበባ ነዋሪዎች በህዝብ ተወካዮች ምክርቤት ብቻ እንደሚወከሉ ያወሳል እንጅ በፌደሬሽን ምክርቤት ውክልናቸው ጉዳይ አንዳች ነገር አያነሳም፡፡ የአዲስ አበባ መስተዳድር እንዲህ እንደ አሁኑ ያለ ወደ ፌደሬሽን ምክርቤት የሚወስድ ጉዳይ ሲገጥመው ምን ማድረግ እንዳለበት ያስቀመጠው ነገርም የለም፡፡ የህግ የበላይነት እንደሰማይ በራቀው የሃገራችን ፖለቲካ በየትኛውም ምክርቤት መወከል ንጉስ የወደደውን ከማድረግ እንደማያስቀር የታወቀ ቢሆንም ከነጭርሱ የፌደሬሽን ምክርቤት ውክልና ማጣቱ ደግሞ የነገስታትን እንደልቡነት ይብስ ያጎላዋል፡፡ ከህወሃት/ኢህአዴግ ጋር ጆሮ የተጣገበው የአዲስ አበባ ህዝብ ከወደ መንግስት የሚመጣውን አብዛኛ ህግጋት አማራጭ ስለሌለው ብቻ የባሰ አታምጣ በሚል ዘየ ተቀብሎ ይኖራል፡፡ ወልዶ ከብዶ የኖረባት አዲስ አበባ ቤቱ ስላልሆነች ግብር እየከፈለ መኖር እንዳለበት ህገመንግስታዊ አንቀፅን ጠቅሶ የሚያውጅ ባለቤት ነኝ ባይ ሲመጣበት ደግሞ የባሰ እንደመጣና የህወሃት/ኢህአዴግ መንግስት የተሻለ አድርጎ ለመቁጠር መገደዱ አይቀርም፡፡የሆነ ሆኖ የተገመተው ተገምቶ፣የተጠላው አይንህ ላፈር ተብሎ፣ማስፈራሪያ ሊሆን የተፈለገው በገዛ ምላሱ ገላጭነት አስፈሪ ምስሉ ጎልቶ ከወጣ በኋላ የሚፀናው ህወሃት/ኢህአዴግ ይሆን ዘንድ የወደደው እንደሆነ እሙን ነው፡፡ የሚሰራውን በደንብ የሚያውቀው ህወሃት/ኢህአዴግ የፈለገውን ለማፅናት የህጋዊነትን ካባ ደርቦ ከች እንደሚል የታወቀ ነው፡፡ በዚህ ጉዳይ ላይ ላለው ፍላጎቱ ህጋዊ ከለላ ለመስጠት ደግሞ ገና ድሮ የልቡን እንዲናገር አድርጎ ያበጃጀውን ህገመንግስት ከመጥቀስ የበለጠ አዋጭ መንገድ የለም፡፡ሆኖም ህገመንግስቱን አስር ጊዜ የሚያነሳሳው መንግስት ሚኒስትሮች ምክርቤት መከረበት የተባለው ረቂቅ አዋጅ ራሱ ከህገ-መንግስቱ አንቀፆች ጋር የሚተላለፍበት አካሄድ ቢኖርም የኦሮሞ ብሄርተኝነት ፖለቲከኞች ከሚያነሱት አስገራሚ ጥያቄ አንፃር የመንግስት ረቂቅ አዋጅ በተሻለ ለህገመንግስቱ አንቀፆች ሊቀራረብ ይሞክራል፡፡ እዚህ ላይ የባሰ አለ ለማለት እንጅ ህገመንግስታዊ አንቀፅን መሸራረፍ ለማንም የተቻለ እንዳልሆነ እሙን ነው፡፡ አልተገናኝቶ…! የኦሮሚያ ክልል በአዲስ አበባ ላይ ሊኖራት ይገባል ስለተባለው የባለቤትነት/የልዩ ጥቅም ባለመብትነት ጉዳይ ከኦሮሞ የብሄርተኝነት ፖለቲካ አቀንቃኞች/ፖለቲከኞች የሚነሳው ጥያቄም ሆነ ረቂቅ አዋጅ ተብሎ በፓርላማ ሊፀድቅ በር ላይ ያለው (የመንግስትን ፍላጎት የሚያሳየው) ረቂቅ መሰረቱን የሚያደርገው ህገ-መንግስቱን ነው ይባል እንጅ ህገመንግስቱን አለመምሰሉ ይበዛል፡፡አዲስ አበባን አስመልክቶ በህገ-መንግስቱ በተቀመጠው አንቀፅ 49 ንዑስ አንቀፅ 1 ላይ በተቀመጠው ቢጀመር አዲስ አበባ የሃገሪቱ ርዕሰ ከተማ እንደሆነች ያስረዳል፡፡አስፈፃሚው የመንግስት ክንፍ ለህግ አውጭው አቀረብኩ ባለው ረቂቅ አዋጅ ላይ ደግሞ አዲስ አበባ የኦሮሚያ ክልል ዋና ከተማ እንደሆነችም ያትታል፡፡ ይህ መሰረት ያደረገው የህወሃት/ኢህአዴግን እና የኦህዴድ/ኢህአዴግን ወቅታዊ የፖለቲካ ፍላጎት ይሆን ይሆናል እንጅ በፍፁም ህገመንግስታዊ መሰረት ያለው ነገር አይደለም፡፡ የሃገሪቱ ህገመንግስትም ሆነ የኦሮሚያ ህገመንግስት አዲስ አበባ የኦሮሚያ ክልል ዋና ከተማ እንደሆነች አይደነግግም፡፡ በ1994 በተሻሻለው የኦሮሚያ ክልላዊ ህገ-መንግስት ላይ “የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ ከተማ አዳማ ነው” የሚል ድንጋጌ እንደተደነገገ ኤርሚያስ ለገሰ ከላይ በተጠቀሰው መፅሃፉ ገፅ 240 አሰቀምጧል፡፡ በክልላዊም ሆነ በፌደራሉ ህገ-መንግስት ላይ ባልተቀመጠበት ሁኔታ ከተማዋ የኦሮሚያ ክልል መቀመጫ እንድትሆን የሚያዝ ረቂቅ አዋጅ ማውጣት ህገመንግስታዊ ድንጋጌን ስለማስፈፀም እያወሩ ህገ-መንግስታዊ ባልሆነ አካሄድ መንጎድ ከመሆን አያልፍም፡፡ በዚህ ውስጥ ማየት የሚቻለው ነገር የሃገራችን ገዥዎች ፖለቲካዊ ጥቅማቸው በምሉዕ ሁኔታ ለማጣጣም ሲሉ ህጋዊ አካሄዶችን ለመደፍጠጥ እንደማያመነቱ ነው፡፡ ይብስ የሚገርመው ደግሞ ህገ-መንግስት ሊተረጉም የተቀመጠው የፌደሬሽን ምክርቤት ተብየው የዘወትር ዝምታ ነው፡፡ የባሰ ሲመጣ ደግሞ ለህግ መከበር ጥብቅና ሊቆሙ የሚገባቸው የህግ ምሁሩ ፀጋየ አራርሳ በ“OMN” ቴሌቭዥን ቀርበው ህገ-መንግስቱ ካለው በተቃራኒ “እንደውም አዲስ አበባን ለኦሮሚያ ትቶ ሌላ ረባዳ መሬት ተፈልጎ አዲስ ዋናከተማ መመስረት ይቻላል’ የሚል አማራጭን ያስቀምጣሉ፡፡ አማራጭ ቦታ ሲጠቁሙ ደግሞ ‘አዲሱን ዋና ከተማ ሌላ የኦሮሚያ ክልል ቦታ ላይም ሊደረግ ይችላል’ ይላሉ፡፡ ነገሩ እንዳይሆን መሆኑ ካልቀረ፣ ‘ኢትዮጵያ የምትባል ሃገር ዋና ከተማ በኦሮሚያ ማየት ስለማንፈልግ ሌላ ክልል ላይ ዋና ከተማችሁን መስርቱ’ ማለት አንድ የለየለት ነገር ነው፡፡ ነገር ግን በኦሮሚያ ሌላ ዋናከተማ መመስረቱ እንደ አማራጭ ሆኖ ከቀረበ ዘንዳ አሁንም በኦሮሚያ ክልል ያለችውን አዲስ አበባን ጥሎ ሌላ ሜዳማ መሬት በዛው በኦሮሚያ ክልል ፈልጎ ሌላ ዋና ከተማ ለመመስረት መባዘኑ ለምን እንዳስፈለገ የሚያውቁት ፀጋየ ብቻ ናቸው፡፡ ሌላው ከህገመንግስታዊ ድንጋጌው ጋር አልተገናኝቶ የሆነው ጉዳይ አዲስ አበባ በኦሮሚያ ክልል ስር መተዳደር አለባት የሚለው የኦሮሞ ፖለቲከኞች/አክቲቪስቶች ክርክር ነው፡፡የህገመንግስቱ አንቀፅ 49 ንዑስ አንቀፅ 2 “የአዲስ አበባ አስተዳደር ራሱን በራሱ የማስተዳደር ሙሉ ስልጣን ይኖረዋል፡፡ዝርዝሩ በህግ ይወሰናል፡፡” ሲል ይደነግጋል፡፡ በተጨማሪ በህገመንግስቱ ተመሳሳይ አንቀፅ ስር ንዑስ አንቀፅ 3 “የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳር ተጠሪነቱ ለፌደራሉ መንግስት ይሆናል” ይላል:: ይህ በግልፅ በተደነገገበት ሁኔታ አዲስ አበባ በኦሮሚያ ክልል ስር ሆና ትተዳደር ማለት ስሜታዊ እንጅ ህገመንግስታዊ መሰረት የሌለው ጥያቄ እንደሆነ የሚያነጋግር ነገር አይደለም፡፡ ይልቅስ የሚያነጋግረው ሌላው ጉዳይ የአዲስ አበባን እና የኦሮሚያን መስተጋብር አስመልክቶ ህገመንግስታዊ ድንጋጌዎችን ለማስፈፀም ረቂቅ አዋጅ አወጣሁ የሚለው የሃገሪቱ መንግስት ዝርዝር አዋጁን ለማውጣት በህገመንግስቱ በአንቀፅ 49 ንዑስ አንቀፅ 5 ላይ ብቻ ብቻ መዟዟርን የመረጠበት ሚስጥር ነው፡፡ ነገሩ እውነት ህገመንግስታዊ ድንጋጌዎችን ለማስፈፀም ዝርዝር ህግ የማውጣት ጉዳይ ከሆነ በዚሁ አንቀፅ ስር በንዑስ አንቀፅ 2፣ የአዲስ አበባ ክልል መስተዳድር ራሱን በራሱ ስለማስተዳደሩ በተቀመጠው ድንጋጌ ላይ ዝርዝር ህግ እንደሚወጣ ህገመንግስቱ ያዛልና ዝርዝር ህጉ አብሮ መውጣት ነበረበት፡፡ መንግስት ግን ይህን ማድረግ አልፈለገም፡፡ የዚህ ህግ ዝርዝር አለመውጣት የአዲስ አበባን ህዝብ የራሱ ባለቤት እንዳይሆን የሚያግድ፣የመጣው ሁሉ እንደፈለገ እንዲያደርገው የሚያመቻች ትልቅ መሰናክል ነው፡፡መንግስት ይህን ያደረገው የአዲስ አበባ እና የኦሮሚያን መስተጋብር በተመለከ የሚያነሳቸውን ካርታዎች ጥሎ ላለመጨረስ እንደሆነ ኤርሚያስ ለገሰ “የመለስ ቱርፋቶች” ባለው መፅሃፉ ከገፅ 240- 254 ከትንታኔ ዘለል ብሎ ትንቢት በሚመስል መልኩ በትክክል አስቀምጦታል፤ አሁን እየሆነ ያለውን ነገር ሁሉ የገዥውን ፓርቲ ፖለቲካዊ ማንነት አበጥሮ የሚያውቀው ኤርሚያስ እንዳስቀመጠው ነው፡፡ የመልከዓምድራዊ አቀማመጥ ወግ አዲስ አበባ የኦሮሚያ ንብረት ነች የሚለው ክርክር ታሪካዊ ቀደምት ነዋሪነትን፣ህገመንግስታዊ ድንጋጌዎችን ከማጣቀሱ ጎንለጎን የሚያነሳው አዲስ አበባ በኦሮሚያ ክልል መሃል የመገኘቷን ነገር ነው፡፡ ይህ ክርክር የሚስተው አንድ ወሳኝ ነጥብ የሃገራችን ክልሎች አከላለል በዋናነት ታሳቢ የሚያደርገው መልከዓምድራዊ አቀማመጥን ሳይሆን በአንድ ስፍራ ላይ የሰፈሩ ህዝቦች የሚናገሩትን ቋንቋ ነው፡፡ በዚህ መሰረት በተለያዩ ክልሎች ልዩ ዞኖች እና ወረዳዎች እንዲኖሩ ተደርጓል፡፡ ለምሳሌ በአማራ ክልል መሃል ላይ የኦሮምኛ ቋንቋ ተናጋሪዎች የሚገኙበት ከሚሴ የተባለው ቦታ በአማራ ክልል የኦሮሚያ ዞን እንዲሆን ተደርጓል፡፡የኦሮሚያ ልዩ ዞን በአማራ ክልል መሃል ላይ በመገኘቱ ብቻ የአማራ ህዝብን ታሪክ እና ማንነት የሚያጎሉ መታሰቢያዎች፣አሻራዎች እንዲቆሙ ላይ ታች ሲባል ግን አልታየም፡፡ በዚህ እሳቤ ወደ አዲስ አበባ እና የኦሮሚያ ጉዳይ ሲመጣ በከተማዋ ከሚኖረው ህዝብ የሚበዛው የኦሮምኛ ቋንቋ ተናጋሪ እንዳልሆነ የታወቀ ነው፡፡ ይህም ስለሆነ ነው ከተማዋ ራሱን በቻለ መስተዳድር እንድትተዳደር በህገመንግስት ሳይቀር የተደነገገው፡፡ አሁን ወጣ በተባለው ረቂቅ አዋጅም ከተማዋ ሃገር አቀፋዊ ቀርቶ አህጉራዊ እና አለም አቀፋዊ ፋይዳ ያላት፣ከኒውዮርክ እና ከጄኔቫ ቀጥላ የአለማቀፉ ማህበር ማዕከል እንደሆነች ተወርቷል፡፡ በዚሁ አፍ ደግሞ የከተማዋ አደባባዮች፣ጎዳናዎች፣ሰፈሮች እና የመሳሰሉት ቦታዎች የኦሮሞ ብሄርን መንፈስ እንዲያሳዩ እንዲረዳ በቀድሞው የኦሮሞ ስማቸው እንዲጠሩ ማድረግ እንደሚያስፈልግ በረቂቅ አዋጁ ተቀምጧል፡፡ የሰፈሮቹ የቀድሞ የኦሮሞ ስም እንዴት እንደሚታወቅ ነገሩን ያመጣው አካል የሚያውቅ ቢሆንም ከተማዋ ሃገራዊ፣ አህጉራዊ እና ዓለም አቀፋዊ ፋይዳ አላት ማለት እና የከተማዋ ሰፈሮች ስም ተቀይሮ በኦሮምኛ ስሞች እንድትጠራ ማድረግ እንዴት እንደሚገናኝ ብቻ ሳይሆን ለምን እንዳስፈለገ፣ነገሩ ራሱን ከማንኛውም ብሄር ጋር ለማያጋምደው አዲስ አበቤ ምን ትርጉም እንዳለው ግራ ነው፡፡ የአዲስ አበባ መስተዳድር አብዛኛ ነዋሪ ኦሮምኛ ተናጋሪ ባልሆነበት ሁኔታ፣ ከተማዋ ራሱን በቻለ መስተዳድር ትተዳደራለች ተብሎ በህገመንግስት በግልፅ በተቀመጠበት ሁኔታ በዙሪያዋ የኦሮሞ ብሄር ስላለ መሃሏ የራሷን ሳይሆን የጎረቤቷን ኦሮሚያ ክልልን ታሪካዊ፣ስነልቦናዊ እና ባህላዊ ማንነት ይስበክ ማለት ትርጉሙ ምንድን ነው? ይህን ካደረጉ በኋላ አዲስ አበባ ራሱን በቻለ መስተዳድር ትተዳደራለች የሚለው ህገመንግስታዊ ድንጋጌ ወረቀት ላይ መቼክቼክ ምን ይፈይዳል? አራቱ የኢህአዴግ አባል ፓርቲዎች እንደሚያስተዳድሯት የሚወራው አዲስ አበባ የኦህዴድን ገፅታ ብቻ እንድታሳይ ሲደረግ ሌሎቹ ፓርቲዎች ጥቅማቸው ምንድን ነው? ‘አዲስ አበባን የሚመግባት በዙሪያዋ ያለ የኦሮሞ አርሶ አደር ስለሆነ ደላላ እንዳያታልለው አዲስ አበባ ገብቶ ምርቱን የሚሸጥ የሚለውጥበት የገበያ ሰንሰለት ያጥርለት ዘንድ ኮሚቴ አቋቁማለሁ’ ይላል የኢህአዴግ ስራ አስፈፃሚ አወጣው የተባለው ህግ፡፡ አዋጁን እየተንተገተገ ያነበበው ጋዜጠኛም ንባቡን ሲያጠቃልል ‘ረቂቅ ህጉ ሁሉንም ኢትዮጵያዊ እንዲጠቅም ታሳቢ የተደረገ እንደሆነ’ አንገቱን ከፍ ዝቅ እያደረገ ተናግሯል፡፡ ሁላችንም ያጎረሱንን ሁሉ የምንውጥ ካድሬዎች አይደለንምና እዚህ ላይ ጥያቄ ማንሳታችን አይቀርም፡፡ ባለ ብዙ ፍጆታዋ አዲስ አበባ ከአጎራባች የኦሮሚያ ዞኖች የምታገኘው የምርት አቅርቦት ብዙ እንደሆነ አሌ ባይባልም ይህ ቦታ የማይመግባት ብዙ ፍጆታ እንዳለም የታወቀ ነው፡፡ ለምሳሌ ሙዝ አናናስ፣ማንጎ፣አቩካዶው፣በርበሬ፣ዝንጅብሉ፣ኮረሪማው፣ቆጮው የሚጫነው ከደቡብ ኢትዮጵያ እንጅ ከአጎራባች የኦሮሚያ ዞኖች አይደለም፡፡ ማሩ፣ቂቤው ጤፍ ጥራጥሬውም ከጎጃም ሌላ ሌላውም ከተለያየው የሃገራችን ክፍል ወደሸገር ይጎርፋል፡፡ታዲያ አርሶና አፈር አፍሶ ይህን ሁሉ ምርት ለሸገር የሚያጎርሰውን ከኦሮሚያ ውጭ ያለው ገበሬ በደላላ እንዳይበላ “ለሁሉም ያሰበ ነው” በተባለለት ረቂቅ ህግ ያልተወራው ለምንድን ነው? ዘመኑ የዘመናዊ ፈጣን ትራንስፖርት እንጅ በእግር የሚገሰገስበት የሲራራ ንግድ አለመሆኑ እየታወቀ በመልከዓምድር አቀማመጥ የቀረበ አርሶ አደር የበለጠ ምርት ለሸገር እንደሚያስገባ ማሰብ ሌላ አላማ ከሌለለው የለየለት የእውቀት ድርቅ ነው፡፡ እውን ይህን ረቂቅ ህግ ያወጣው ከአራቱ የኢህአዴግ አባል ፓርትዎች የተውጣጣው የኢህአዴግ ስራአስፈፃሚ ከሆነ ፍራፍሬውን ወደ አዲስ አበባ ጉሮሮ በየቀኑ የሚያስገበውን ህዝብ ወከልኩ ያለው ደኢህዴን ነፍስ እና ስጋ ካለው ‘እኔ የወከልኩት አርሶ አደርስ የደላላ ጥሩር አለው ወይ?’ ማለት ነበረበት፡፡ ብአዴንስ ቢሆን ተመሳሳይ ጥያቄ ለማንሳት የማያበቃ ምርት አልቦ አርሶ አደር ወክሏል? ይህ ረቂቅ ህግ ሌሎቹን የሃገራችን አርሶ አደሮች የግብይት ነገር ችላ ብሎ ለአዲስ አበባ ዙሪያ የኦሮሞ አርሶ አደሮች የሚያሳየው “እንስፍሳፌ”እውነት ከልብ እና የጤና ነው? ወይስ እንደ ጅብ እስኪነክሱ ማነከስ? ብሎ መጠየቁ እንጅ ብልህነት ‘ሌላው ተረስቶ እኛ የታሰብነው ለማ መገርሳ ጎበዝ ስለሆነ ነው’ ብሎ መደሳሰት ለዶሮ ውሃ የሚሞቀው ለገላዋ መታጠቢያ ነው ብሎ እንደማሰብ ያለ ተላላነት ነው፡፡
በሶማሊያ የሽብር ተግባራትን በመፈጸም የሚታወቀው አልሸባብ ደመኛና አረመኔውን አይሲስን ሊቀላለቀል መሆኑ ተሰማ፡፡ አገራችንን በተጨማሪ የሽብር ስጋት ውስጥ እነደሚጥላት ተገምቷል፡፡ የሶማሊያን ስፊ ግዛት የሚቆጣጠረው አልሸባብ የማእከላዊ ስልጣኑን ካጣ ወዲህ በደረሰበት ወታደራዊ ኪሳራ የአለም አቀፍ አሸባሪው አልቃይዳ ክንፍ በመሆን እያካሄደ ባለው የደፈጣ ውጊያ ሶማሊያ ሰላምና መረጋጋት ርቋት በንጹሃን ደም የታጠበች መንግስት አልባ ጦር ሜዳ ከሆነች ከሁለት ዓስርት አመታት በላይ አስቆጥራለች። ሟቹ አቶ መለስ የቆሰቆሱት የሶማሊያ ችግር እስካሁን አልበረደም፤ የኢትዮጵያን ጦር ጨምሮ ከተለያዩ አፍሪካ ሃገራት የተውጣጡ ወታደሮች የሶማሊያን ሰላምና ጸጥታ ለማስከበር እያደረጉ ያለው ጥረት መና ቀርቶ የእሳቱ ወላፈን ድንበር ተሻግሮ ለዜጎቻቸው ጦስ እስከ መሆን ርቆ የሄደበት አጋጣሚ የሰላም አስከባሪ ሃገራቱን ዜጎች በሰላም ወጥቶ የመግባት ደኅንነት ስጋት ውስጥ ጥሎታል። ሶማሊያ ውስጥ ወታደሮቻቸውን ካሰለፉ ሃገራት መሃከል በዩጋንዳ እና ኬንያ ዜጎች ላይ ይህ እስላማዊ ብሎ የሚጠራው ታጣቂ ቡድን “አልሸባብ” ድንበር ተሻግሮ በንጹሃን ላይ የፈፀመው ዘግናኝ ድርጊት ሳይጠቀስ የማይታለፍ ነው። አልቃይዳን በይፋ ከተቀላቀለ ወዲህ ከአለም ህዝብ የተገለለው አልሸባብ አለም አቀፋዊ ትኩረትን ለመሳብ በአሜሪካ ላይ ጥቃት ለመፈጸም እቅድ እንዳለው በተደጋጋሚ በሚያወጣቸው የዛቻ መግለጫዎቹ ቡደኑ ሃያል ነን ለሚሉ ሃገራት ሳይቀር ራስ ምታት ሆኗባቸዋል። በኢህአዴግ ድጋፍ ወፌ ቆመ እያለ የሚገኘውን ሞቃዲሾ ላይ የተገደበ በአምሳሉ የፈጠረውን ስርዓት ባለስልጣናት አልሸባብ ሲሻው በሽብር ጥቃት በመግደል አሊያም እርስ በርሳቸው እንዲናቆሩ ጀሌዎቹን አሾልኮ በማስገባት ከሚፈጽመው ደባ ባሻገር ጊዜ እየጠበቀ ከርቀት በሚያስወነጭፋቸው የከባድ ጦር መሳሪያ አረር የቤተመንግስቱን ሰላም መቅኖ በማሳጣት ሶማሊያ ውስጥ አለ የሚባለውን መንግስት ህግና ስርዓት ትርጉም አልባ አድርጎታል። የሶማሊያ አለመረጋጋት አገርሽቶ ለጎረቤት ሃገራት ጦስ እየሆነ በመጣበት በአሁኑ ጊዜ አልሸባብ የሽብር ስትራቴጂውን በመቀየር በቅርቡ ኬንያ ላይ በአንድ ዩኒቨርስቲ ማዕከል በክርስትና እምነት ተከታይ ተማሪዎች ላይ የፈፀመውን አረመኔያዊ ድርጊት በሌሎች ላይ አጠናክሮ ለመቀጠል አለምአቀፍ አሸባሪ ቡድን ከሆነው አይሲስ ጋር በመዋሃድ እንደ ሊቢያ ቢጤዎቹ የሰው ልጅን አንገት በካራ ለማረድ የነደፈው እቀድ በአልሸባብ የአመራር አባላት መካከል ንትርክን ፈጥሮ መሰንበቱ ይነገራል። አልሸባብ ከቡድኑ ጋር ለመዋህድ ያቀረበው ጥያቄ ወታደራዊ የሎጀስቲክ አሊያም የሰው ሃይል ድጋፍ ከዚህ ከአረመኔ አይሲስ ለማግኘት እያደረገ ያለው ጥረት የአልሸባብን ወታደራዊ አቅም እየተመናመነ መምጣት በግልጽ የሚያሳይ ጣረሞት ነው በማት አንዳንዶች ይገልጹታል፡፡ በአንጻሩ ሌሎች አልሸባብ አለምአቀፋዊ አቅሙን እያጎለበት የመጣውን አረመኔ አይሲስ ተዋጊዎች ሶማሌያ በማስገባት ኢትዮጵያን በማተራመስ ለመበቀል የታቀደ ስትራቴጂ ሊሆን እንደሚችል ስጋታቸውን ይገልጻሉ። በሃይማኖት ሽፋን ምዕራብ አፍሪካ ውስጥ የሚንቀሳቀሰው ቦኮ ሃራም በአካባቢው ሃገራት መንግስታት ወታደሮች በቅንጅት የከፈቱበትን ጦርነት መቋቋም ሲሳነው የቦኮ ሃራም መሪ “ሼካው” ኢራቅ እና ሶሪያ ውስጥ የሚንቀሳቀሰው የዚህ ራሱን እስላማዊ መንግስት ብሎ የሚጠራው አይሲስ አሸባሪ ቡድን አካል መሆኑን መግለጹ ይታወሳል። አልሸባብ ሰሞኑን እያሰማ ያለው ጩኸት ቡድኑን ለሁለት መክፈሉን ቢሰማም ይህ አጋጣሚ በአባላቱ መሃከል የተፈጠረው ልዩነት ሰፍቶ ለአልሸባብ ከሶማሊያ ምደር መጥፊያው ምክንያት ካልሆነ የ አይሲስ ዱካ ሶማሊያ ውስጥ ከታየ ኢራቅ፣ ሶሪያንና ሊቢያን እያተራመስ የሚገኘው ሰይጣናዊ ሃይል ለሃገራችን ሰላምና መረጋጋት በእንቀርት ላይ ጆሮ ደግፍ ከመሆን ሊያግደው የሚችል ምድራዊ ኃይል እንደሌለ በበርካቶች ዘንድ የሚታመን ሐቅ እየሆነ መጥቷል።
ብፁዕ አቡነ አረጋዊ በ1901 ዓ.ም. ወልደው በፀለምት /ሰሜን ጎንደር/ ተወልደው ዕድሜአቸው ለትምህርት ሲደርስ ትምህርት ቤት ገብተው ንባብና ዳዊት እንዲኹም እስከ ፀዋትወ ዜማ አጠናቅቀው ከብፁዕ አቡነ ቄርሎስ ግብፃዊ ማዕርገ ዲቁናና ማዕርገ ቅስና ተቀብለዋል፡፡ በዋልድባ አብረንታንት ገዳም ገብተው ለዘጠኝ ዓመታት ያኽል (ከ1933 – 42 ዓ.ም.) ሥርዓተ ገዳሙን ከአጠኑና በግብዝና ከአገለገሉ በኋላ በዚኹ ገዳም መዓርገ ምንኵስናን ተቀብለዋል፡፡ ትምህርታቸውን በመቀጠል በሰሜን ምዕራብ ትግራይ በሚገኘው በደብረ ዓባይ ገዳም የደብረ ዓባይ መዝገበ ቅዳሴ ዜማ ተምረው በመምህርነት በቅተዋል፡፡ በ1943 ዓ.ም. በብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርክ አቡነ ባስልዮስ ፈቃድና ትእዛዝ በኢየሩሳሌም የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ገዳማትን እንዲያገለግሉ ተልከው ለአራት ዓመታት ያኽል አገልግለዋል፡፡ አኹንም በቅዱስ ፓትርያርኩ ፈቃድ ወደ ግብጽ ሔደው ለ16 ዓመታት ያኽል ነገረ መለኰትን በዓረብኛ ቋንቋ አጥንተው ተመርቀዋል፡፡ ወደ ኢትዮጵያ ከተመለሱ በኋላ በሱዳን የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያንን በሓላፊነት ለማገልገል ተልከው ለስድስት ዓመታት ያኽል በአስተዳዳሪነት ሠርተዋል፡፡ በዚኹ ሓላፊነት ሳሉም በ1968 ዓ.ም. ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ተክለ ሃይማኖት የኢትዮጵያ ፓትርያርክ ኹነው በተሾሙ ጊዜ በሱዳን የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያንን ወክለው በመምጣት ለበዓሉ ከፍተኛ አስተዋፅኦ አድርገዋል፡፡ በ1972 ዓ.ም. በቅዱስ ሲኖዶስ ውሳኔ ወደ ሀገራቸው ተመልሰው በቅዱስ ፓትርያርኩ ፈቃድ የመንበረ ጸባኦት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ሊቀ ሥልጣናት በመኾን አገልግለዋል፡፡ በጥቅምት ወር 1983 ዓ.ም. በሱዳን የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ሊቀ ጳጳስ ኾነው በብፁዕ ወቅዱስ አቡነ መርቆሬዎስ አንብሮተ እድ ተሾመዋል፡፡ ከመጋቢት 1985 ዓ.ም. ጀምሮ የኢሉባቦርና የጋምቤላ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ኾነው ለአንድ ዓመት ያኽል ሠርተዋል፡፡ ከየካቲት 1986 ዓ.ም. ጀምሮ የምስካየ ኅዙናን መድኃኔ ዓለም ገዳምና ት/ቤት የበላይ ሓላፊ ኾነው አገልግለዋል፡፡ ከሐምሌ 1968 ዓ.ም. ጀምሮ የሰሜን ጎንደር ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ኾነው አገልግለዋል፡፡ ከግንቦት 1992 ዓ.ም. ጀምሮ ወደ አዲስ አበባ ተዛውረው የመንበረ ጸባኦት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል የበላይ ሓላፊ ኾነው ሲሠሩ ቆይተዋል፡፡ በመጨረሻም በዚኹ ሥራ ላይ ሳሉ ባደረባቸው ድንገተኛ ሕመም ምክንያት በሕክምና ሲረዱ ቆይተው ጥር 1 ቀን 2007 ዓ.ም. በተወለዱ በ106 ዓመታቸው ከዚኽ ዓለም በሞተ ሥጋ ተለይተዋል፡፡ የቀብራቸው ሥነ ሥርዓትም በዚኹ ዕለት፣ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአኵስም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት፣ ብፁዓን ሊቃነ ጳጳሳት ባሉበትና የአድባራትና ገዳማት አስተዳዳሪዎች በተገኙበት ሥርዓተ ጸሎተ ፍትሐቱ ከተፈጸመ በኋላ በቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ተፈጽሟል፡፡ ልዑል እግዚአብሔር የብፁዕ አቡነ አረጋዊን ነፍስ ዕረፍተ መንግሥተ ሰማያትን ሰጥቶ በአብርሃም በይሥሐቅ በያዕቆብ አጠገብ ያኑርልን፤ በማለት እንሰናበታቸዋለን፡፡ About these ads ላይ ጃንዩወሪ 09, 2015 ምንም አስተያየቶች የሉም: ይህን ኢሜል አድርግጦማር አድርግ!Twitter ላይ አጋራFacebook ላይ አጋራለPinterest አጋራ ሰበር ዜና – ብፁዕ አቡነ አረጋዊ ዐረፉ ሥርዐተ ቀብሩ ዛሬ በ9፡00 በመንበረ ጸባኦት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ይፈጸማል በተባሕትዎአቸውና በተመሰገነው ምንኵስናቸው የሚታወቁት የመንበረ ጸባኦት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል የበላይ ጠባቂ ብፁዕ አቡነ አረጋዊ ዐረፉ፡፡ ብፁዕነታቸው ዛሬ፣ ዓርብ ጥር ፩ ቀን ፳፻፯ ዓ.ም. ጠዋት ያረፉት ለተሻለ ሕክምና በገቡበት ጥቁር አንበሳ ሆስፒታል ነው፡፡ ብፁዕነታቸውን ለኅልፈት ያደረሳቸው፣ ከአንድ ወር በፊት ለሐዋርያዊ ተልእኮ ወደ ደቡብ ሱዳን በሔዱበት ወቅት ያጋጠማቸው ቢጫ ወባ በኩላሊታቸውና በሳምባቸው ላይ ያስከተለው ጉዳት ነው፡፡ ከጉዟቸው መልስ ‹‹እኔ ንግግሬ ከእግዚአብሔር ጋራ ነው›› በማለት ያለሕክምና ርዳታ ለኹለት ሳምንት ያኽል በተዘጋ ማረፊያቸው የቆዩት ብፁዕነታቸው፣ በብፁዓን አባቶችና በቅርብ ወዳጆቻቸው ተማኅፅኖ በዘውዲቱ ሆስፒታል እና በሳንቴ የጤና ማእከል በተደረገላቸው ከፍተኛ ክትትል የተጎዳው ኩላሊታቸው አገግሞ እስከ ዛሬ ጠዋት ድረስ በተሻለ ኹኔታ ላይ ይገኙ እንደነበር ተጠቅሷል፡፡ ይኹንና ከዕድሜ አንጋፋነታቸው ጋራ ሕመሙ በሳምባቸው ላይ ባደረሰው ጉዳት የተፈጠረው ኢንፌክሽን ለኅልፈት እንደዳረጋቸው ተመልክቷል፡፡ በቅርበት የሚያውቋቸው ወገኖች÷ የዋልድባው መነኰስ ብፁዕ አቡነ አረጋዊ ሀብት ምክር ያላቸው፣ ታሪክ ዐዋቂና የታያቸውን በግልጽ የሚናገሩ መምህር ወመገሥጽ እንደነበሩ ይናገራሉ፡፡ አምስተኛው ፓትርያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ጳውሎስ በግብጽ ሐዋርያዊ ጉብኝት ባደረጉበት ሐምሌ ወር ፲፱፻፺፱ ዓ.ም.፣ ሐምሌ ፰ ቀን በጻድቁ አቡነ ተክለ ሃይማኖት ስም በተሠራው ቤተ ክርስቲያን በተገኙበት ወቅት፣ ብፁዕ አቡነ አረጋዊ የቅዱስነታቸውን ንግግር በልሳነ ዓረቢ እየመለሱ አሰምተው ነበር፡፡ የቀደምት ቅዱሳን አበውን ትውፊት በመከተል በግብጽ ገዳማት ለዐሥራ አምስት ዓመታት ያኽል በመቀመጥ ከአኃው መነኰሳት ጋራ መንፈሳቸውን ያስተባበሩት ብፁዕነታቸው፣ ልሳነ ዓረቢን አቀላጥፈው በመናገርም ይታወቃሉ፡፡ የቅድስት ሀገር ተሳላሚ ለመኾን የበቁትም በወጣትነታቸው ማለዳ ሳሉ ነበር፡፡ በፊት ስማቸው ሊቀ ሥልጣናት ገብረ ማርያም ገብረ ሥላሴ ይባሉ የነበሩት ብፁዕነታቸው፣ አቡነ አረጋዊ ተብለው ጥቅምት ፲፰ ቀን ፲፱፻፹፫ ዓ.ም. ኤጲስ ቆጶስነት የተሾሙት በአራተኛው ፓትርያርክ በብፁዕ ወቅዱስ አቡነ መርቆሬዎስ አንብሮተ እድ ነው፡፡ ብፁዕነታቸው ቀድሞ ሊቀ ሥልጣናት በተባሉበት የመንበረ ጸባኦት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል በበላይ ጠባቂነት ከመወሰናቸው በፊት፣ በሱዳን የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ጳጳስ እንዲኹም የጎንደር ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ በመኾን አገልግለዋል፡፡ የብፁዕነታቸው ሥርዐተ ቀብር ዛሬ፣ ጥር ፩ ቀን ፳፻፯ ዓ.ም. ለረጅም ዓመታት በአገለገሉበት በመንበረ ጸባኦት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል፣ በ9፡00 እንደሚፈጸም ተገልጧል፡፡ አምላከ ቅዱሳን እግዚአብሔር ለብፁዕ አባታችን ዕረፍተ ነፍስን ይስጥልን፡፡ ላይ ጃንዩወሪ 09, 2015 ምንም አስተያየቶች የሉም: ይህን ኢሜል አድርግጦማር አድርግ!Twitter ላይ አጋራFacebook ላይ አጋራለPinterest አጋራ በጣም አዲስ ልጥፎች በጣም የቆየ ልጥፍ መነሻ ደንበኛ ይሁኑ ለ፡ ልጥፎች (Atom) በአውሮጳ የካህናት አንድነት ማኅበር ሊቋቋም መሆኑ ታወቀ በ ኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ከመላዋ አውሮጳ የተውጣጡ ካህናት፡” የ... በእንተ ሙኒክ ደብረ ብሥራት ቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስቲያንና ሊቀ ብርሃናት ቆሞስ አባ ገብረ ሕይወት ፍስሐ [ጀርመን ] ምእመናን ከአንዱ ሀገር ወደ ሌላው ሀገር በተለያየ ምክንያት መሰደዳቸው አይቀሬ ነው:: ታዲያ ሲሰደዱ በሄዱበት ሀገር ሁሉ ቤተክርስቲያን ያስፈልጋቸዋል :: ምንም አያጠያይቅም የተመቻቹ ሁኔታዎችም አሉ... አስቸኩዋይ ጥሪ ለምእመናን በሙሉ የታላቁ የደብረ ሊባኖስ ገዳምን ለመርዳት ገዳሙ ጥሪ አስተላለፈ ገዳሙ በአሁን ሰዓት በመሬት መንሸራተት ምክንያት ከፍተኛ አደጋ እንደተጋረጠበት ተጠቅሶ ሰኔ 8 ቀን ከ7፡30 ጀምሮ በጠቅላይ ቤተ ክህነት የስ... ጾመ ፍልሰታ የእመቤታችን ዕረፍት ጾመ ፍልሰታ የእመቤታችን ዕረፍት Written By Hulubante Abebe on Tuesday, August 5, 2014 | 1:02 PM መ/ር ሳሙኤል ተስፋዬ ...
የኢራን ናሽናል ነዳጅ ኩባንያ እና የሩሲያዉ ነዳጅ አምራች ጋዝ ፕሮም ወደ 40 ቢሊዮን የሚጠጋ የመግባቢያ ስምምነት መፈራረማቸዉን የኢራን የነዳጅ ሚኒስቴር ዜና ወኪል ሻና ዘግቧል፡፡ የኢራን ባለስልጣናት እንደገለጹት 20 ሚሊዮኑ ለኪሽ እና ለሰሜናዊ ፓርስ የጋዝ ማምረቻ የሚከፋፈል ሲሆን፤በቀን የ100 ሚሊዮን ኪዩቢክ ሜትር ተጨማሪ ጋዝ እንዲያመርቱም ይረዳል ነዉ የተባለዉ፡፡ የሩሲያዉ ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን ከኢራኑ አቻቸዉ ጋር ለመምከር ወደ ቴህራን ባቀኑበት ወቅት የሁለቱም ኩባንያ ሃላፊዎች በኦንላይን ባደረጉት ዝግጅት ነዉ ስምምነቱ የተፈረመዉ፡፡ ጋዝ ፕሮም የኢራን ናሽናል ነዳጅ ኩባንያን የኪሽ እና ሰሜናዊ ፓርስ የጋዝ ማምረቻ ቦታዎችን በማልማት ረገድ እንደሚደግፋት እንዲሁም ሌሎች ተጨማሪ ስድስት የጋዝ ማምረቻ ቦታዎችን በማልማትም ትብብር እንደሚያደርግ ነዉ የተገለጸዉ፡፡ ጋዝ ፕሮም ከዚህ በተጨማሪም የተፈጥሮ ጋዝ አምራች ፕሮጀክትን እና የጋዝ ማስተላለፊያ ቱቦዎችን በመገንባት ኢራንን እንደሚረዳ ተገልጿል፡፡ ኢራን ከሩሲያ በመቀጠል በዓለም ሁለተኛዋ ከፍተኛ የጋዝ ክምችት ያላት ሀገር ብትሆንም፣ የአሜሪካ ማዕቀብ ከቴክኖሎጂ ጋር ግንኙነት እንዳይኖራት ያቀባት በመሆኑ ወደ ዉጭ የሚላከዉ የጋዝ ዕድገት አዝጋሚ እንዲሆን አድርጎታል፡፡ የሩሲያ-ዩክሬንን መዉረር በዓለም ነዳጅ እና የነዳጅ ገበያዉ ላይ ባሳደረዉ ተጽዕኖ ምክንያት የፑቲን የቴህራን ጉብኝት በከፍተኛ ሁኔታ የዓለምን ትኩረት የሳበ እንደሆነ አልጀዚራ ዘግቧል፡፡
አቅጣጫውን ጠብቆ የማያውቅና የታሰበለት ቦታ ደርሶ ዘላቂ ሰላም ሳያወርድ እንደወረርሽኝ በየጊዜው የሚያገረሸ የፖለቲካ “ለውጥ” አባዜ ኢትዮጵያን ከተጠናወታት ረጅም የአብዮትና የድህረ አብዮት ዘመን አልፏል። አንድ ትውልድ እያለፈ ሌላ እየተተካ ነው። ከጽንሱና ከአነሳሱ አገርን የለውጥ ባልቤት ከማድረግ ይልቅ የለውጥ ኢላማ ያደረገው ነባር የፖለቲካ ቅየራ እቅዶች ክትትል በተለይ ላለፉት ሦስት አስርተ አመታት ጎሣ አምላኩ የሆነ ነው። የዛሬዎቹ (ተረኛ) ቅየራ አድራጊ ፈጣሪዎች የጎሣ አምልኮ ጣዖታቸውን ለመማጸን በየጊዜው በገፍ ሰው መሥዋዕት እያቀረቡለት ይገኛሉ። ለዚህ ነው የኢትዮጵያ ንጹሃን ዘጎች፣ በልዩ ኢላማነት ደግሞ አማሮች፣ በየክፍለ ሃገሩ በተደጋጋሚ በጅምላ በሚጨፈጨፉበት፣ እንደ አገር የለዉጥ ባለቤትነታችን ከመቸዉም ጊዜ ይበልጥ ባልተረጋገጠበትና ደህንነታችን በያቅጣጫው ለውጭ ባላጋራዎቻችን ጥቃት በተጋለጠበት ውስጣዊ ውጥረት ዉስጥ ያለነው። በቅርቡ ሥልጣን የያዘው የሱዳን አምባገነናዊ አገዛዝ፣ እንደሚገመተው ከግብጹ ቢጤው ጋር በመመሳጠር የወሰደው ጠብ ጫሪ ወታደራዊ ጥቃትና የኢትዮጵያን መሬት ወረራ ያለንበት ዉጥረት አንዱ አማሚና አስቆጪ ማሳያ ነው። በኦሮሞና በቤንሻንጉል ጉሙዝ አካባቢዎች ዘረኛ አሸባሪዎች ምንም “መከላከያ” በሌላቸው ሰላማዊ የኢትዮጵያ ዜጎችና ቤተስቦች ላይ የሚያደርሷቸው አሰቃቂ የግድያ፣ የንብረት አውዳሚና የህዝብ አፈናቃይ ጥቃቶች ተጨማሪ አስከፊ ማሳያዎች ናቸው። ላይ ላዩን ሲያዩዋቸው ጨርሶ ኢምክንያታዊ ከሆነ ጅምላ ሰው ጭፍጨፋ የሚያልፍ ትርጉም ወይም ቅጥና ይዘት የሌላቸው በመምሰል አገዛዛዊ አካላትን ግብረ አበሮቻቸው ያደረጉ የቤንሻንጉል ጉሙዝ መንጋዎች ጥቃቶችም ሳይቀሩ ሰፋ ባለ የለውጥ እቅዶች ክትትል ታሪካዊ አውድ የሚታዩ ናቸው። ኢትዮጵያ ለአስርተ አመታት ተይዛ ከቆየችበት ድህረ አብዮታዊ የዘር ፖለቲካ አባዜ አንጻር የሚስተዋሉ ናቸው። በትናንቱ ወያኔም ሆነ በዛሬው ኦነግ ገጽታቸው በጥልቅ የተዛባ፣ በመሠረቱ ከኢትዮጵያዊነት መንፈስ ጋር የተጣላ ፀረ አማራ “ለውጥ” አሳዳጅ ናቸው። ይህም ማለት፣ ቃል በቃል ሰው በላ ከሆነ አረመኔያዊ ተግባር ይታቀባሉ ሊባሉ ከማይችሉና ንጹሃንን ጨፍጫፊ ከሆኑ ቡከን አሸባሪዎች ጀርባ ሳይቀር የአገር ወስጥም ዉጭም ሌሎች ዶላቾችና ዘዴኞች ጠፍተው አያውቁም። የአሸባሪዎቹን ኢሰብአዊ ጭካኔ ለራስቸው የፖለቲካ ጥቅም መከታተያ መሣሪያ የሚያደርጉ ዘዋሪ ኦነጋዊም ወያኔያዊም ወገኖች እጥረት አልነበረም፤ ዛሬም የለም። ወያኔዎች እርግጥ ከመንግሥት ሥልጣን ተባረዋል፤ ሆኖም በአልሞት ባይ ተጋዳይ ርዝራዥ አሸባሪነት እና እንደለመዱት የውጭ ኃይሎች (የሱዳን፣ የግብጽ፣ የምዕራቡ) መጠቀሚያና ተጠቃሚ በመሆን ለመቀጠል አይሞክሩም ማለት አይቻልም። የትግራይ ህዝብ ኢትዮጵያዊነት ምንጊዜም የሚካድ ወይም ጥያቄ ወስጥ የሚገባ አይደለም፤ ነገር ግን የወያኔ ፖለቲካ ከጽንሱና ሥር መሠረቱ በአማራ ጠልነት፣ በባንዳነትና አገር ከሃዲነት የተበከለ ነው። በዘር ፖለቲካ ቀውስ ፈጣሪነታቸው ወያኔዎችም ሆኑ ኦነጎች አገዛዛዊ ወይም ተቃዋሚ በሚባሉ ጎራዎች በቀላሉ የሚፈጁ አይደሉም። የአገዛዝ እና የተቃውሞ ወሰን ላይ እግራቸውን አንፈራጠው በሁለቱም ጎራ የሚንቀሳቀሱ ወገኖች ናቸው። በስግብግብ ጎሠኛ ሙስናም ይሁን በአድር ባይነት እንዳስፈለጋቸው ወይም እንደተመቻቸው ከአንዱ ጎራ ወደ ሌላው ገባ ወጣ ይላሉ። በወያኔያዊና ኦነጋዊ ዘረኛ ፖለቲካና አገዛዝ እንግዲህ የሚመስለውን የሆነ ነገር እምብዛም የለም። በተለይ በኦሮሞና በቤኒሻንጉል ጉሙዝ አካባቢዎች ‘ጸጥታ ጠባቂ’ መሰል አገዛዛዊ “ልዩ ኃይሎች” በተወካይ ነውጠኛ መንጋዎች አማካኝነት ወይም ራሳቸውን በራሳቸው ወክለው በአሸባሪነት ይንቀሳቀሳሉ። የፖለቲካ አስመሳይነቱ፣ ምስቅልቅሉና ውዝግቡ ሁሉ የበላይ ኃላፊና ተቆጣጣሪ ደግሞ “ፌደራል” ተብዬው ጠቅላላ የጎሣ አገዘዝ መዋቅር ነው። በአብይ አገዛዝ ተቋማት ዉስጥ ሽብር ተንኳሽና አቀናባሪ ሸፋጮች መረብ ዘርግተው ለወያኔዎች የደህንነት ሥራ የሚሠሩ ግለሰቦችና ቡድኖች እንደነበሩና ዛሬም እንዳሉ ሰሞኑን ተዘግቧል። ይሁን እንጂ፣ የአገዛዙ ሥርዓት ራሱን ችሎ ለውዝግቡ ተጠያቂ ነው። በቀጥታም ሆነ በዙሪያ፣ በአድራጊነትም ይሁን በአላድራጊነት፣ ወይም ደግሞ በእቅድም ባይሆን በውጤት ሥርዓቱ እንዳለ አሸባሪ ነው። ይህን እውነታ ፍንትው አድርጎ የሚያሳየን ሌላ ነገርም አለ። ይኸውም፣ ዋኖቹ (ወይም ተረኞቹ) የሥርዓቱ አመራሮች በአገርም ሆነ “ክልል” በተባለ ግዛት አገዛዝ ሆነውም ወይም ተብለውም በማንነት ፖለቲካ ዙሪያ የሚያጠነጥን፣ ከአገር አንድነት መንፈስ ጋር መቆራቆስ የማያቆም ‘ተቃውሞ’ ከማድረግ ምንም ያህል አለመቦዘናቸው ነው። ማለትም፣ በዘረኝነት አስተሳሰብ ከተቃኘ ያለፈ ታሪክ ሞጋችነት አለመቆጠባቸው፣ ከተጎጅነት ስሜት ትርክት አቀንቃኝነት እምብዛም አለመራቃቸው፣ እንዲሁም ከቅሬታና ብሶት ዲስኩር ሱሰኝነት ራሳቸውን ነፃ አውጥተው የኢትዮጵያን ሉአላዊነትና አንድነት በሙሉ ልብ ለመቀብል አለመፈለጋቸው ወይም አለመቻላቸው ነው። ወደ መሠረታዊው ጉዳይ ስንመጣ፣ በነፃነት፣ በዲሞክራሲ፣ በልማትና በብልጽግና ስም ኢትዮጵያ ውስጥ የሆኑ ያልሆኑ የፖለቲካ ለውጥ እቅዶች ይነሳሉ ይወድቃሉ፣ ይፈካሉ ይጨልማሉ። ለተወሰኑ አመታት በረው ይከሰከሳሉ። መከረኛውን ነገደ ብዙ የኢትዮጵያ ሕዝብ ለአስርተ አመታት ቀፍድደው የያዙት የአምባገነናዊነት፣ የዘርኝነት፣ የጭፍጨፋ፣ የውዝግብ እና የተንሰራፋ ድህነት መዋቅሮች ግን ወይ ፍንክች! ኢትዮጵያ ይህን ውዝግብና መከራ ተለይቶት የማያውቅ አሳሪ የለውጥ እቅዶች ሰንሰለት በጣጥሳ ነፃ የምትወጣው በምን መንገድ ይሆን? በሌላ አባባል፣ በአገሪቱ ዘላቂ ሥርዓታዊ ለውጥ የሚመጣው እንዴት ነው? ለዘለቄታው አማራን ከጥፋት ለመታደግ፣ አያይዞም የመላ ኢትዮጵያዊያንን ደህንነትና ሰላም ለማረጋገጥ ለዚህ ብርቱ ጥያቄ መልስ መፈለግ ግድ ይላል። እንደሚታወቀው፣ የሰንሰለቱ የመጀመሪያ ቀለበት የተማሪው ንቅናቄ ነበር፤ “ሥር ነቀል” የተባለው፣ ግን በእውነቱ ራሱን አገራዊ ሥር መሠረት የነሳው የተማሪዎች ንቅናቄ። በሆኑ ያልሆኑ የፖለቲካ ቅየራ እቅዶች ቅብብሎሽ ለአስረተ አመታት የቀጠለው አገር ቅፍደዳ በተማሪ አብዮተኞች እንደነገሩ ተጸንሶና ታቅዶ፣ እቅዱ በአገሪቱ አስተዋይ ምሁራንም ሆነ ተራማጅ በተባሉ የፖለቲካ ፓርቲዎች እምብዛም ሳይፈተሽ፣ በሃሳብ ሳይብላላ፣ ሳይጣራ፣ በአገራዊ አገባቡም ሳይመጠን ወይም ሳይስተካከል በጅምላ በደርግ ተሞጭልፎ ደም በደም “ተፈጻሚ” ሆነ። ሆኖም፣ አፈጻጸሙ አስፈጻሚ አገዛዙ ራሱ ላይ ክፉኛ ውድቀትን አመጣ። ውድቀቱ ይባስ ብሎም ኢትዮጵያን አገራዊ መንግሥት አልባ አድርጎ አስቀረ። ለወያኔ ደመኛ ሥልጣን ያዢነትና ለከት የለሽ አገር በዝባዥነት መንገድ አሳምሮ ጠረገ፤ በር ወለል አድርጎ ከፈተ። ስግብግብ፣ ዋጮ ተኩላዎችን የበጎች ዘብ ቋሚዎችና ጠባቂዎች አደረገ። በኢትዮጵያ አገራዊና ፖለቲካዊ አካል ውስጥትሮጃን ፈረስ አስገባ፣ አጥቂና አፍራሽ ኃይል ከተተ። ከዚያ በክፋት፣ በመሰሪነትና በድርጅታዊ ባንዳነት የተካኑ፣ የአገር ሃብት ዝርፊያ በቃኝ የማይሉ ወያኔዎች የመሰጠሩትም በገሃድ ያወጁትም አማራ ጠልና የአገር ጠንቅ የሆነ “ህገ መንግሥታዊ” እና “ፌደራላዊ” የተባለ ዘረኛ የፖለቲካ መዋቅር በጥድፊያ በኢትዮጵያ ህዝብ ላይ ተጭኖ በሂደት ተደላደለ። በስም ይክሱ እንዲሉ፣ አንድ ራሱን ዲሞክራሲያዊ ስያሜ የሰጠ፣ ግን እውን ዲሞክራሲን ጨርሶ የማያውቅ ፈላጭ ቆራጭ የለውጥ እቅድ በሌላ ተተካ። ደም የተጠማ፣ ሲበዛ ነውጠኛ የነበረ የደርግ “ዲሞክራሲያዊ መአከላዊነት” አገር አመሳቃይና አሸባሪ በሆነ የሕወሐት “አብዮታዊ ዲሞክራሲ” ተደመሰሰ። ነገሩ ግን አልሸሹም ዞር አሉ ነበር። በፖለቲካ ቅየራው ያ ሁሉ የኢትዮጵያዊያን ደም ፈሶና አጥንት ተከስክሶ፣ አገራዊ ሕይወታችን እንዳልነበረ ሆኖ፣ ያ ሁሉ ዋጋ ተከፍሎ፣ ፈላጭ ቆራጭ አገዛዝ የኢትዮጵያን ምድር ሳይለቅ ይበልጥ ህዝብ ከፋፋይና አወዛጋቢ ግልብ ዘረኝነትን ተላብሶ እንዳለ ቀጠለ። በመጨረሻ ይህ የአብዮተኛ ገዢ ፓርቲዎች የለውጥ እቅዶች ቅብብሎሽ አሁን ያለውን ከቀን ወደ ቀን ለዘብተኝነትና ፋሺስታዊ ጽንፈኝነት የሚፈራረቁበትን የአገዛዝ ዑደት ወይም ዙር አተረፈ። ይህ ዛሬ ያልንበት አምባገነናዊ የለውጥ ዙር የነባሩን ዘረኛ ሥርዓት ሦስት ምሰሶዎች፣ ማለትም “ህገ መንግሥታዊነቱን”፣ “ፈደራላዊነቱን” እና “ክልላዊነቱን” ደግሞ በማረጋገጥ ቀጣይ ለማድረግ እየጣረ ያለ ነው። በጅምሩ የጠ/ሚንስትር አብይ አሕመድአመራር እርግጥ ሥርዓቱ ዳርቻዎች ላይ ጥቂት እርምቶችና መሻሻሎች አድርጓል። ሰሞኑን በትግራይ መሽጎ የነበረውን ሞገደኛ የትግራይ ገዢ ፓርቲ በተቀላጠፈ የጦር ዘመቻ ቀላል የማይባል ከሥልጣን የማስወገድ ዉጤትም አስገኝቷል። ሆኖም፣ የዘር አገዛዙ መዋቅራዊ ምሰሶዎች፣ በተለይ ህገ መንግሥታዊ፣ ክልላዊ እና ፌደራላዊ ተብዬ ቋሚ አካላቱ፣ በጠ/ሚንስትሩ ይሁንታና ደጋፊ ተሟጋችነት በመሠረቱ እንዳሉ አሉ። በነዚህ ተቋማዊ አካላት ቀጥታም ሆነ ተዘዋዋሪ ተባባሪነት የሚደረጉ በተለይ አማራን ለጥፋት ኢላማ ያደረጉ የአሸባሪ ስብስቦችና መንጋዎች ጅምላ ጭፍጨፋዎች ተባዝተውና ተባብሰው ቀጥለዋል። በተጨማሪ፣ ሁሉ ነገር፣ የአገሪቱ መዲና አዲስ አበባ ሳይቀር፣ “የኛ” የብቻችን ነው ባይ፣ ጥቅሞቻቸውን ከአፍንጫቸው ጫፍ ምንም ያህል አርቀው ማየት የማይችሉ ኦነጋዊያን የራሳቸውን ስግብግብ ፈላጭ ቆራጭ የበላይነት የጎሣ አገዛዙ ላይ እየጫኑበት መሆኑ ግልጽ ነው። ጥረታቸው ግን ከአገዛዙ ጠቅላላ መዋቅርና ርዕዮታዊ ይዘት ጋር ዋና መስተጻርር የለውም። እንዲያውም፣ ኦነጋዊያን የጎሣ ብሔርረኞች መዋቅሩን በተረኝነት ሙጥኝ ብለው ቀጣይነቱን የሚደግፉና የሚያረጋግጡ ናቸው። በውጤት፣ ‘የጎሣ ህገ መንግሥት፣ ክልላዊነንትና ፌደራላዊነት ወይም ሞት’ እያሉ ነው። ከአገዛዙ መዋቅር የወጣው የአብይ አመራር ቃል በቃል ያለውን ቢል እንግዲህ ነባሩን የዘር አገዛዝ ሥርዓት በመሠረቱ እስቀጣይ ነው። ይህ እስከሆነ ድረስ፣ አብይ የሚወስዳቸው ድህረ ጦርነት ሁኔታዎችን በድፍኑ “የማረጋጋት” እርምጃዎች አገዛዙን ራሱንም ሆነ ኢትዮጵያን በለውጥ ጎዳና ሩቅ አይወስዱም። የኢትዮጵያ ሕዝብ የሚሻውን ነፃ አገራዊ ዜግነትን ያማከለ አዲስ ዲሞክራሲያዊ የፖለቲካ ሥርዓት ምሥረታ መዕራፍ አይከፍቱም። በዚህ መልክ አዲስ የፖለቲካ ምዕራፍ እስካልተከፈተ ድረስ ደግሞ የአብይ አገዛዝ የሚያራምደው ባመዛኙ ቴክኖክራታዊ የሆነ የልማትና ብልጽግና እቅድ በተለመደው አገር አተራማሽ የፖለቲካ ቅየራ ጨዋታ ውስጥ ብቸኛ ወይም ዋና “ተፎካካሪ” እና (እንደሚጠበቀው) “አሸናፊ” ከመሆን ያለፈ የመሠረታዊ ለውጥ አመራር ሚና መጫወት አያስችለውም። አገዛዙ ለአስርተ አመታት ኢትዮጵያን ጠፍኖ ይዞ የቆዬው የነውጠኛ አመራር ሰንሰለት የመጨረሻው ቀለበት ሆኖ ለተወሰነ ጊዜ ከመቆየት አያሳልፈውም። ማለትም፣ በተለመደው መንገድ ሌላ ለውጥ ፈጣሪ ነኝ ባይ ወገን ተንስቶ ያለውን አገዛዝ በመተካት ራሱን የነባሩ ሰንሰለት ተጨማሪ ቀለበት እስካላደረገ ድረስ። እንግዲህ ላለፈው ግማሽ መእተ አመት የሚጠጋ ዘመን ኢትዮጵያን በየጊዜው እያገረሸ ማስቸገር ያላቋረጠው የለውጥ ውጥረት ባጭሩ እንድሚከተለው ተጠቃሎ ሊገለጽ ይችላል። ለሆኑ የመንግሥት፣ የኢኮኖሚ፣ የማኅበራዊ ኑሮና የባህል ችግሮች መፍትሔዎች ያመጣል የተባለ የሆነ ፖለቲካዊ/አገዛዛዊ “ቅየራ” ሳይውል ሳያድር ራሱ የችግር ምንጭ ይሆናል፤ በውጥረት ላይ ዉጥረት የጨመራል። መፍትሔ ተብዬው ራሱ በተደራቢ ችግርነት ገኖ፣ ተባብሶ፣ ወደ ሌላ የፖለቲካ “ቅየራ” ዑደት ይመራል። ያ የቅየራ ዙር ደግሞ በተራው መልሶ የራሱን አባዜ፣ የራሱን ጣጠኛ ዝባዝንኬ ያፈልቃል። ኢትዮጵያ ለረጅም አብዮታዊና ድህረ አብዮታዊ ዘመን ስታዘግምበት የቆየችው ዘላቂ አቅጣጫም ሆነ መዳረሻ የሌለው የለውጥ መንገድ እንግዲህ መውጫ ቢስ ዙሪያ ጥምጥም ሆኖ እናየዋለን። ከዚህ መጥፎ፣ አገር አሰናካይ አዙሪት ወጥተን ለመላው የኢትዮጵያ ዜጎች የጋራ ዘላቂ ደህንነት፣ ሰላም፣ ነፃነትና ልማት የሚበጅ እውን፣ መዋቅራዊ ሽግግርና ለውጥ የምናመጣው እንዴት ይሆን? የሰሞኑ ጦርነት ድል የሥርዓታዊ ለውጥ ዕድል ፈጥሯል? ይኸውና እንግዲህ እንደ አገር የድህረ አብዮት ታሪካችንን አስቸጋሪ፣ ጠመዝማዛ የፖለቲካ ፈለግ በመከተል ደፋ ቀና ብለን፣ ብዙ ዋጋ ከፍለንና ዉጣ ውረድ አልፈን ዛሬም አቅጣጫውም ሆነ መዳረሻው ያልተረጋገጠ የለውጥ እቅዶችና መተከካት ሁኔታ ላይ እንገኛለን። በፈረንጆች እንደሚባለው፣ ‘ይበልጥ ነገሮች ሲለወጡ፣ ይበልጥ ያውነታቸው ቀጣይ ይሆናል’። ሆኖም በኢትዮጵያ ብሔራዊ ታሪክ ዉስጥ እዚህ ግቡ የማይባሉ፣ አንሰው አገር አሳናሽ የሆኑ ጎጠኛ ወያኔዎችን ከትግራይ ገዢነት እንደ ሙጄሌ ነቅሎ የጣለው የቅርቡ የኢትዮጵያ ጦር ኃይሎች ድል ያልታሰበ የመዋቅራዊ ሽግግር ገድ ወይም አጋጣሚ አስገኝቷል ወይ? ለአስርተ አመታት ስናዘግምበት ከቆየነውን በጎ ማብቂያ ከሌለው ጠባብ የፖለቲካ ቅየራ እግር መንገድ አውጥቶ ሰፊ የሥርዓታዊ ለውጥ ጎዳና የሚያስይዘን ዕድል ፈጥሯል ማለት ይቻላል? በአንድ በኩል፣ ለሁለት አመታት ያህል በትግራይ መሸጎ የቆየውን የወያኔ ፈላጭ ቆራጭ ገዢ ወገንን ፍንቀላ የተከተለው አሁን ኢትዮጵያ የምትገኝበት የፖለቲካ ቅየራ ዙር ለነባሩ ጠቅላላ ጎሠኛ የአገዛዝ ሥርዓት መሠረታዊ ለውጥ ዋስትና አለመሆኑን እንረዳለን። የጦርነቱ ራሱ ዉጤት መቃናት ለዚህ አይነት ለውጥ ዋስትና የሌለው ለመሆኑ የተለያዩ ማስረጃዎች መዘርዘር ይቻላል። ግን በጥቅሉ ዋናው ምክንያት ጦርነቱ “ህገ መንግሥታዊ” እና “ፌደራላዊ” በመባል የጎሣ ክልሎች ቁጥር “ድምር” ከመሆን ያላለፈው ነባር “አገራዊ” የአገዛዝ ሥርዓት እንዳለ ራሱን በሥልጣን ላይ ለመጠበቅ ሊዋጋው የተገደደ ጦርነት መሆኑ ነው። በይበልጥ ትኩረት ለመናገር፣ ጦርነቱ የትግራይ ዘረኛ ገዢ ፓርቲ ከአገር አቀፉ ዘር ተኮር የአገዛዝ ውቅር በከሃዲነት በማፈንገጥ አገዛዙ ላይ ላደረሰው ተንኮለኛ፣ አሸባሪ ጥቃት ምላሽ የተደረገ መጠነኛ “ህግ የማስከበር” ውጊያ ነበር። ከዚህ በተረፈ የሥርዓታዊ ለውጥ ወይም ሽግግር እቅድ አልነበረውም፤ ዛሬም የለውም። ስለዚህ የጦርነቱ አሸናፊ የሆነው የአብይ አገዛዝ በራሱ ዘዴኛነትና ተነሳሽነት ያለውን የኃይል መዋቅር ጠጋኝና ጠባቂ የመሆን አዝማሚያ ቀልብሶ ነባሩን ጎሠኛ ሥርዓት ከሥር መሠረቱ ይቀይራል ተብሎ አይጠበቅም። አገዛዙ ከአብይ ራሱ ተለዋዋጭ፣ ሁሉን ነገር አዋቂና አድራጊ ፈጣሪ መሰል ግለሰባዊ አመራር ባሻገር የመዋቅራዊ ሽግግር መሪነት ዝንባሌ ወይም ፈቃደኝነት አያሳይም። ፈቃደኝነት ቢኖረውም እንኳን ለዚህ አይነት ሽግግር ተገቢ አቅጣጫና ቁጥጥር ሰጪ ራዕያዊና ስልታዊ መምሪያ ወይም ስነ ሥርዓት ያካተተ ነው ልንል አንችልም። ብልጽግና የተባለው ፓርቲ ራሱም እንዲሁ ከጎሠኛ ብሔረኝነት ባሻገር በምር ታሳቢ ሊሆን የሚችል ርዕዮታዊ ይዘትም ሆነ ተክለ ድርጅታዊነት ወይም ቁመና አለው የሚባል አይደለም። በመሠረቱ ከአብይ ግለሰባዊ አመራር ተቀጣይነት የዘለቀ ወይም ከሆኑ ያልሆኑ አሸባሪ ዶላቾች ተዘዋሪነት ያለፈ ፖለቲካዊ ህላዌ ወይም አድራጊ ፈጣሪነት ምንም ያህል የለውም። በሌላ በኩል ግን እንደ አገር ያለንበት የድህረ ጦርነት ሁኔታ ለመሠረታዊ ፖለቲካ ቅየራ የተመቻቸ፣ ወይም ሊመቻች የሚችል፣ ነው። ለዚህ ሦስት የተዛመዱ ምክንያቶች ባጭሩ መጥቀስ ይቻላል። መጀመሪይ ነገር፣ ለአገር አንድነት፣ ደህንነትና ልማት የሚበጅ ዘላቂ ለውጥ ዋና እንቅፋት ሆኖ ለሰላሳ አመት ያህል የአገር ሃብት ሲበዘብዝ የቆየውን ዘረኛ፣ ፀረ አማራ ሥርዓት ያቋቋመው የወያኔ ፓርቲ ከምንግሥት ኃይልና ሥልጣን ጨርሶ ተባሯል። ይህ ትልቅ ግልግል ነው። የሥርዓታዊ ለውጥ አንድ ትልቅ እንቅፋት ተወግዷል፣ ምንም እንኳን ኢትዮጵያዊነትን ተቀናቃኝ የሆነ የጎሣ ብሔርተኝነት የአገሪቱን ፖለቲካ ምህዳር አካቶ አለመልቀቁ ባይካድም። የድህረ ጦርነቱ ሁኔታ ለሥርዓታዊ ለውጥ ምቹነት ሁለተኛውና ተዛማጁ ምክንያት በኢትዮጵያ ለሚገኙ የሕወሐት ተለጣጣፊ ሆነው ለተፈጠሩና ከሞላ ጎደል እሱኑ አገልጋይ በመሆን ባምሳሉ ለተባዙ ሌሎች፣ በተለይ ኦሮሞና አማራ ፓርቲዎች፣ ዋና አሽከርካሪያቸውና ዘዋሪያቸው የነበረው የወያኔ ፓርቲ የደረሰበት አይወድቁ ውድቀት ያለውን እንድምታ የሚመለከት ነው። የሕወሐት የዘረ ፖለቲካ እቅድ ለዘለቄታው አለመሳካት እቅዱ በጥልቅ የተሳሳተና የማያዛልቅ የነበረ መሆኑን ግልጽ የሚያደርግ ብቻ አይደለም። በቅጥያ የኢትዮጵያን የፖለቲካ ምህዳር ያጥለቀለቁት የሆኑ ያልሆኑ የማንነት ፖለቲካ እቅዶች በሙሉ የሚጋሩትን መሠረታዊ እንከናማነትም የሚያሳይ ነው። የወያኔዎች ውድቀት እንግዲህ ለትግራይ ብቻ ሳይሆን በአገር አቀፍ ደረጃ ቢያንስ በእምቁ የመዋቅራዊ ለውጥ በር ከፋች ነው። ይህ እውነት ነው፣ ምንም እንኳን እምቁን በጎ ክፍተት በእውን መጠቀሙ ለሥርዓታዊ ለውጥ ደጋፊዎች ራሱን የቻለ ከባድ የግጥሚያ ጥሪ ቢሆንም። ወያኔዎች ወደ ሰላሳ አመታት ለሚጠጋ ዘመን የኢትዮጵያን ፖለቲካና ምጣኔ ሃብት በበላይነት መቆጣጠር ችለው ነበር። ለከት በሌለው ጎሠኛ ሙስና የተበከለ አገር ቁጥጥራቸውንና ብዝበዛቸውን ቀጣይ ማድረግ ሲሳናቸው ደግሞ አኩርፈው ወደ ተነሱበት የጎሣ ክልላቸው ፈርጥጠው ራሳቸውን ጥግ ያዥ አደርጉ። ባለ በሌለ የጦር መሣሪያ እስክ አፍንጫው በመታጠቅ ትግራይ ወስጥ መሽገው ጥቂት ጊዜ መቆየት ቻሉ። ሆኖም ውሎ አድሮ ከሚገባቸው ዉድቅት ማምለጥ አልቻሉም። ነገዳዊ ማንነቶችን ተሻጋሪና አስተባባሪ ኢትዮጵያዊ አንድነትን የሚጻረሩ ጎጠኞችን እጣ ፈንታ በሚመለከት የሕወሐት የፖለቲካ ውድቀት የሚሰጠው አንድ ዋና አስተምህሮ አለ። ይኸውም፣ ከኢትዮጵያ አንድነት መንፈስ ጋር የሚጣላ ማንኛውም የጎሣ ብሔርተኝነት ራሱ ላይ ትልቅ ሞራላዊ፣ ምሁራዊና ፖለቲካዊ ኪሳራ አድራሽ መሆኑ ነው። መጨረሻው አያምርም፤ አወዳደቁ የከፋ ይሆናል። ዘፈኑ እንደሚለው፣ “…ዛሬ አዲስ አይደለም፣ በለኮሰው እሳት[ኢትዮጵያን] የነካ…ሲቃጠል”። የወያኔ ፓርቲ ትግራይን “ነፃ” አወጣለሁ ብሎ ተደራጅቶ ለአስርተ አመታት የተከታተለው ኢሰብአዊ፣ አማራ ጠል የፖለቲካ እቀድ ያልተሳካ የኦነግ ሸኔው ወይም የቤንሻንጉል ጉሙዙ ጨርሶ ስብእና የሌለው ንጹሃን አማሮችን ሴት ወንድ፣ ህፃን ጎልማሳ፣ ወጣት አረጋዊ ሳይል በጅምላ ጨፍጫፊ ምናምንቴ የሸብርተኝት ‘መርሃ ግብር’ ይሳካል ወይም ይዘልቃል ተብሎ ጭራሽ አይጠበቅም። ውሎ አድሮ የህ እኩይ የሽብርተኝነት ገቢርም ከተገቢው መጨረሻ አያመልጥም። በመጨረሻ፣ ዛሬ ያለንበት ውዝግብ ያልተለየውና የኢትዮጵያ ደህንነት ያልተረጋገጠበት ድህረ ጦርነት ሁኔታ ለሥርዓታዊ ለውጥ ታሳቢነትና ተፈጻሚነት ምቹ የሆነበት ሦስተኛ ምክንያትም መጠቆም ይቻላል። የኸውም፣ ከአራት አስርተ አመታት በላይ የፈጀ፣ መዳረሻ የሌለው፣ የተተካኪ ፖለቲካ እቅዶች ገጭ ገጭ ጉዞ ያደከመው አእምሯችን ለዚህ አይነት አዲስ አስተሳሰብ በአድካሚው ጉዞ ራሱ ተዘጋጅቷል። የጉዞው አታካችነትና አገር አመሳቃይነት ዛሬ በተለመደው መንገድ ስለ ብሔራዊ ጉዳዮቻችን ማሰብ አቁመን “ራሳችንን” ከጎሠኝነት የተለየና የተሻለ የአገር ጉዳዮች አስተሳሰብ አቅጣጫ እንድናስይዝ የሚያበረታታን ነው። ወቅታዊው ሁኔታ ራሱ አዲስ የፖለቲካ አስተሳሰብ ይጋብዛል፤ ማለትም፣ ለአገር ተቆርቋሪ ወገኖች ግብዣውን የምንቀበል ከሆንን፣ በምር አሳቢነት ትንሽ ጀግነን፣ ከሚመቸን የተለመደ የፖለቲካ ቋንቋና ዲስኩር ክልል ወጣ ብለን። የአገር ጉዳዮችንና ችግሮችን በአነጋገር ዘይቤነት ብቻ በተለመዱና ምንም ያህል ጽንሳዊ ፍሬ ነገርም ሆነ በጎ አገራዊ አገባብ በሌላቸው ረቂቅ ርዕዮታዊ ፈርጆችና ቃላት (ለምሳሌ፣ “ዲሞክራሲ” እና “የራስን ዕድል በራስ መወሰን”) ቀደም ቀደም ብልን ለመቃኘት ከመሞክር እንድንቆጠብ ወቅቱ በር ከፍቶልናል። ጊዜው አገራችንን ለረቂቅ የፖለቲካ ሃሳቦች “ለማመቻቸት” መሞከሩን ትተን ሃሳቦቹን የጥልቅ ታሪክ ባለቤት ከሆነው አገራዊ ህልውናችን ጋር ለማጣጣም በጽናት እንድንነሳና እንድንቆም የሚገፋፋን ነው። እርግጥ አሁን እንደ አገር ያለንበት ሁኔታ ህልውናችን ያልተረጋገጠበት አስጊና ወጣሪ ነው። ግን ውጥረቱ አወንታዊ ተጽዕኖ እንዳለውም አንዘንጋ። ያልተረጋገጠው አኳኋናችን አእምሯችንን ይበልጥ ከፍተን ብሔራዊ ጉዳዮቻችንን ባልተለመደ ተጨባጭ አቀራረብ በቀጥታ ከሥር መሠረታቸው ለመረዳትና አገራችንን ለመላ ዜጎቿ ደህንነት፣ ሰላም፣ ነፃነትና መዳበር በሚበጅ መልክ መልሰን ለማቅናት የሚረዱን ዕድሎችም ፈጥሯል። እነዚህ ዕድሎች በግብታዊ መንገድ ተከሳች የሆኑ ወይም በቀላሉና በቀጥታ ልንጠቀምባቸው የምንችል ገዶች አይደሉም። አጠቃቀማቸው ዘላቂ ስልታዊ አስተውሎ፣ ትንተና እና ልማት የሚጠይቅ ነው። ይህን ታሳቢ በማድረግ በተከታይ አጭር ጽሑፍ የሥርዓታዊ ለውጥ ዕድል አፈጣጠርና አጠቃቀም ላይ ያተኮረ መለስተኛ ወይይት አቀርባለሁ።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ካቢኔ መስከረም 15/2013 ዓ.ም ባካሄደው ሁለተኛ መደበኛ ስብሰባው፣ በከተማዋ የተጀመረውን ትምህርት ተሞክሮ እና አገልግሎቶች በአካታች ልማት (inclusive development) መርህ መሰረት አዲስ አበባ ዙሪያ ልዩ ዞን ወይም የኦሮሞ ብልጽግና “የፊንፊኔ ልዩ ዞን” በሚል መጠሪያ ባካተታቸው አካባቢዎች በሚገኙ 346 ትምህርት ቤቶች ውስጥ ለሚማሩ አንድ መቶ ሃምሳ ሁለት ሺህ(152,000) ተማሪዎች የትምህርት ቁሳቁስ፣ የተማሪ ደንብ ልብስ፣ጫማ እና የትምህርት ቤት ምገባ አገልግሎት ለማቅረብ የሚያስችል 669,210,780 (ስድስት መቶ ስልሳ ዘጠኝ ሚልዮን ሁለት መቶ አስር ሽህ ሰባት መቶ ሰማንያ ብር) በጀት በመመደብ ለእርዳታ አገልግሎቱ እንዲውል በልዩ ሁኔታ ውሳኔ አሳልፏል። ፓርቲያችን ባልደራስ ለእውነተኛ ዲሞክራሲ በአዲስ አበባ ከተማ ዙሪያ ባሉ የወረዳ ከተሞች የሚገኙ ተማሪዎችን በአዲስ አበባ ከተማ ከሚገኙ ተማሪዎች ለይቶ አያያቸውም፡፡ ተማሪዎቹ የሚኖሩባቸው የአዲስ አበባ ሳተላይት የወረዳ ከተሞች ቀደም ሲል በአዲስ አበባ ከተማ ስር የነበሩ ሲሆኑ፣ ባለፉት የህወሓት አገዛዝ ዘመናት ከአዲስ አበባ ከተማ ተነጥቀው ለኦሮሚያ ክልል የተሰጡ የወረዳ ከተሞች ናቸው፡፡ እነዚህ የአዲስ አበባ ሳተላይት ከተሞች ከአዲስ አበባ ጋር ያላቸው ዘርፈ ብዙ ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ትስስር እንደተጠበቀ ሆኖ፣ መጀመሪያውንም በአዲስ አበባ የቀድሞ ይዞታ በነበረው 122,000 ሄክታር ውስጥ ይገኙ የነበሩ የከተማዋ አካል ናቸው፡፡ ራሳቸውን ችለው በሚያመነጩት ባጀት ይህን አሁን በድጋፍ መልክ ባገኙት ባጀት እነሱም ሆነ የኦሮሚያ ክልል ለመሰብሰብ አለመቻላቸው ቀድሞም ቢሆን እነዚህ በአዲስ አበባ ዙሪያ የሚገኙ ሳተላይት የወረዳ ከተሞች ከአዲስ አበባ ከተማ ይዞታ ውጭ እንዲሆኑ መደረጋቸው ትክክል አለመሆኑን የሚያስረግጥ ማሳያ ነው፡፡ በባልደራስ እምነት እነዚህ አሁን ከአዲስ አበባ ከተማ የገንዘብ ድጋፍ የተደረገላቸው ተማሪዎች በአሁኑ አከላለል በኦሮሚያ ክልል ውስጥ ቢሆኑም የኢትዮጵያ ዜጎች እንደመሆናቸው የነገዋ ኢትዮጵያ ተስፋ ናቸው፡፡ የኦሮምያ ክልል በክልሌ ውስጥ አሉ ለሚላቸው ለእነዚህ ተማሪዎች የሚያስፈልጋቸውን ማሟላት አቅቶት፣ በአዲስ አበባ ነዋሪ ግብር ከፋይ ገንዘብ ትምህርት ቤቶቹ እና ተማሪዎቹ በመረዳታቸው ደስተኞች ነን፡፡ ይህ እንደተጠበቀ ሆኖ ግን፣ እንደ ባልደራስ ለእውነተኛ ዲሞክራሲ ፓርቲ እምነት፣ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ካቢኔ በራሱ አነሳሽነት የከተማዋን ነዋሪ ህዝብ ሳያማክር እና ከፌደራል አስተዳደር የፋይናንስ አሰባሰብና አወጣጥ መርሆ ውጭ በሆነ ሁኔታ የበጀት ሽግግር መደረጉ ትክክል አለመሆኑ ብቻ ሳይሆን ሕግን የጣሰ አሰራር መሆኑን በአጽንኦት ለመግለጽ ባልደራስ ይወዳል፡፡ ሲጀመር የኦሮሚያ ክልል ለተማሪዎቹ ችግር የድጋፍ ጥያቄ ማቅረብ ይገባው የነበረው ለፌደራል መንግስቱ እንጂ ለአዲስ አበባ መስተዳድር አልነበረም፡፡ የኦሮሚያ ብልጽግና አመራሮች አዲስ አበባ ራሱን የቻለ አስተዳደር ያለው መሆኑን የማይቀበሉና ከተማዋን በባለቤትነት ለመሰልቀጥ ስለሚያልሙ፣ የበጀት ድጋፍ ጥያቄ ማቅረቡ አስፈላጊ መሆኑን አያምኑበትም፡፡ የፌደራል መንግስቱ ከኦሮሚያ ክልል ለዚህ የበጀት ርዕስ ጥያቄ አቅርቦ የፌደራል መንግስቱ ጥያቄውን ለማሟላት የበጀት እጥረት ካጋጠመው ትክክለኛው አካሄድ መሆን የነበረበት የበጀት ጥያቄውን የፌደራል መንግስቱ ለአዲስ አበባ መስተዳደር ማቅረብና ማስወሰን ነበረበት፡፡ ይህንንም ትክክለኛ አካሄድ መከተል ባይፈለግ የኦሮሚያ ክልል የበጀት ድጋፍ ጥያቄውን ለአዲስ አበባ መስተዳድር በጽሁፍ ማቅረብ ሲገባው ይህንንም አላደረገም፡፡ እያደረገ ያለው ከአሰራር ውጭ በህገ ወጥ መንገድ የአዲስ አበባ መስተዳድርን በጀት መንጠቅ ነው፡፡ ይህ ማን አለብኝነት፣ ተረኝነት እንዲሁም ሽፍትነት ነው፡፡ ለአዲስ አበባ መስተዳድር የበጀት ድጋፍ ጥያቄ ባልቀረበበት ሁኔታ የከተማው መስተዳድር ካቢኔ የወሰነው ውሳኔ የፌደራል ስርዓት መርህን የጣሰ እና የኦህዴድ/ብልጽግናን ፖለቲካዊ ትርፍ በአዲስ አበባ ሕዝብ ኪሳራ ለማወራረድ ታስቦ እንደሆነ ማሳወቅ እንፈልጋለን፡፡ ባልደራስ ይህን ሕገ-ወጥነት በጽኑ ያወግዛል፡፡ በአዲስ አበባ ልዩ ዞን ዙሪያ ያሉ የወረዳ ከተሞች ከአዲስ አበባ ከተማ ጋር ባላቸው ኢኮኖሚያዊ ትስስር ከከተማዋ የኢኮኖሚ ተጠቃሚ እንደሆኑ ፓርቲያችን ይገነዘባል፡፡ ይህንንም ህጋዊ በሆነ የአሰራር ስርአት ይበልጥ አጠናክሮ መቀጠል እንደሚገባም እንረዳለን፡፡ ወደፊትም ለተግባራዊነቱ አጥብቀን እንሰራለን፡፡ ሆኖም ግን እነዚህ የተሻለ እንቅስቃሴ አላቸው የሚባሉ የወረዳ ከተሞች (ሰበታ፣ ቡራዩ፣ ሱልልታ፣ ወዘተ…) ተማሪዎቻቸውን በራሳቸው ገቢ መመገብ አቅቷቸው በአዲስ አበባ ገንዘብ መደጎማቸው የሚያመለክተው አጠቃላይ የኦሮሚያ ክልል ከኢኮኖሚ ጥገኝነት ወጥቶ እራሱን በራሱ ማስተዳደር የማይችል መሆኑን ነው፡፡ የኦሮሚያ ብልጽግና “የፊንፊኔ ልዩ ዞን” የሚላቸውን በአንፃሩም ባልደራስ ለእውነተኛ ዲሞክራሲ ደግሞ “የአዲስ አበባ ልዩ ዞን” ብሎ ለሚጠራቸው ሳተላይት የወረዳ ከተሞች ከአዲስ አበባ ከሚያገኙት የኢኮኖሚ ጥቅም አንፃር ለሌላው ረጂ እንኳን ባይሆኑ፣ እስከዛሬ ቢያንስ የራሳቸውን ወጪ መሸፈን ሲገባቸው፣ በአዲስ አበባ ከተማ ወጪያቸው እንዲሸፈን መደረጉ ቀድሞውኑም ቢሆን እነሱን ከአዲስ አበባ ይዞታነት አውጥቶ በኦሮሚያ ክልል ውስጥ እንዲካለሉ መደረጉ የፌደራላዊ አስተዳደር መርሆዎችን የሚቃረን ነው፡፡ ሲልም አሁን እየተከተልነው ያለው የዘውግ የፌደራል አወቃቀር መክሸፍን የሚያስረዳ የተግባር ማሳያ ነው፡፡ በፌደራል ስርዓቱ ውስጥ የተቋቋሙ ክልሎች፣ በህወሓት/ኦነግ/ ኦህዴድ ሕገ መንግስት ውስጥ ሲዋቀሩ መመዘኛው ፖለቲካዊ የሆነ የብሄር ጽንፈኝነት እንጅ የፌደራል አሃዶች ሲዋቀሩ ጥቅም ላይ ሊውል የሚገባው የግዛቶች በኢኮኖሚ አቅም ራስን የመቻል መመዘኛ ግምት ውስጥ አለመግባቱን የሚያሳይ ነው፡፡ በፖለቲካ ውሳኔ ከአዲስ አበባ ውጭ እንዲሆኑ የተደረጉ በአዲስ አበባ ዙሪያ የሚገኙ የወረዳ ከተሞች ከ30 ዓመታትም በኃላ በኢኮኖሚ እራሳቸውን መቻል አለመቻላቸው ቀድሞንም ቢሆን የዘውግ ፖለቲካ መግለጫ የሆነው የቋንቋ መመዘኛ የከሸፈ መመዘኛ እንደነበረና አሁንም እንደሆነ ያስገነዝባል፡፡ በማናቸውም የፌደራል አገሮች ራስ ገዝ አስተዳደሮች ሲመሰረቱ ጥቅም ላይ ሊውል የሚገባው ዋነኛ መመዘኛ በኢኮኖሚ ራስን የመቻል መርህ ነው፡፡ ይህም ደግሞ በህወሃት/ኦነግ/ ኦህዴድ የተዋቀረው ቋንቋን ብቸኛ የፌደራል ስርዓት የአወቃቀር መመዘኛ ሆኖ መቀጠሉ ትክክል ስላልሆነ አወቃቀሩ በአዲስ መፈተሸ እንዳለበት ግልጽ ነው፡፡ ስለሆነም ፓርቲያችን ከላይ ያነሳቸውን ቁምነገሮች መሠረት በማድረግና አዲስ አበባን ራስ ገዝ ለማድረግ ከጀመረው እንቅስቃሴ አንፃር፡- 1ኛ. የኦሮሚያ ክልል አስተዳደር የአዲስ አበባ ከተማ መስተዳደርን እርዳታ በኦፊሴል ሳይጠይቅ የከተማውን ህዝብ ገንዘብ በፈለገ ጊዜ ተነስቶ ለራሱ ክልል መንጠቁ የፌደራል ስርዓትን እና ዓለም አቀፍ ተሞክሮን ያልተከተለ በመሆኑ ይህ አይነት አሰራር እንዲታረም እና እንዳይደገም እንጠይቃለን፡፡ 2ኛ. የአዲስ አበባ ከተማ ለኦሮሚያ ክልል የሰጠው እርዳታ ከታለመለት ዓላማ ውጪ እንዳይውልና እና እንዳይባክን የቁጥጥር ስርዓት ተዘርግቶ በአፈጻጸሙ ላይ ክትትል እንዲደረግ በአጽንኦት እንጠይቃለን፡፡ የበጀት አፈፃፀሙንም ለአዲስ አበባ ምክር ቤት ሪፖርት እንዲያቀርብ ፓርቲያችን ይጠይቃል፡፡ 3ኛ. ለመታዘብ እንደቻልነው በአዲስ አበባ ዙሪያ ባሉ ከተሞች የሚኖረው ህዝብ “የፊንፊኔ ልዩ ዞን” በሚል ታሪካዊም ሆነ ህጋዊ ድጋፍን ባልተመረኮዘ ሁኔታ፣ ቀደም ሲል በአዲስ አበባ ይዞታ ውስጥ የነበሩ ወረዳዎችን በኦሮሚያ ክልል ውስጥ እንዲካለሉ መደረጉ አግባብነት እንደሌለው ከግንዛቤ ውስጥ ገብቶ በአዲስ አበባ ዙሪያ ያሉ ሳተላይት የወረዳ ከተሞች እንደቀድሞው በአዲስ አበባ ከተማ ይዞታ ስር ተመልሰው እንዲዋቀሩ በአጽንኦት እንጠይቃለን፡፡ 4ኛ. በብሔር ፌደራሊዝሙ ውስጥ የተፈጠሩ ክልሎች ከሶስት አስርት ዓመታትም በኃላ ከኢኮኖሚው እይታ አንፃር አሁንም እራሳቸውን ችለው መንቀሳቀስ አለመቻላቸው በአገር አቀፍ ደረጃ የፌደራል አወቃቀሩ የከሸፈ መሆኑን የሚያመላክት ሲሆን፤ በዚያው ልክ የሃገራችን የፌደራል አወቃቀር ብቻ ሳይሆን የአዲስ አበባ ራስ ገዝ አከላለልም በአዲስ መልክ መቃኘት እንደሚኖርበት ፓርቲያችን ባልደራስ ለእውነተኛ ዲሞክራሲ ፓርቲ ያምናል፡፡ 5ኛ. ይህን ሕገ-ወጥነት እና ከተረኝነት የሚመዘዝ ማን አህሎኝነት በፌደራል መንግስቱ ሙሉ እውቅና እና ተሳትፎ የተከወነ መሆኑን ለመገንዘብ ከልጅነት እድሜ ክልል መሻገር ብቻ በቂ ነው፡፡ ስለሆነም ባልደራስ ለእውነተኛ ዲሞክራሲ ፓርቲ ይህንን የዘረኝነት እድምታ ያለው አካሄድ በሕግ እና በሕጋዊነት ላይ ብቻ በተመሰረተ አሰራር በአስቸኳይ እንዲታረም ያስገነዝባል፡፡
የቆጵሮስ መንግሥት ቃል አቀባይ ኒኮስ ክሪስቶዱሊደስ በትዊተር ባወጡት መግለጫ ዛሬ ማክሰኞ ላርናካ አውሮፕላን ጣቢያ ተገዶ ያረፈው አውሮፕላን መንግደኞችና የበረራ ሰራተኞች በደህና ሁኔታ ላይ ናቸው ብለዋል። ዋሽንግተን ዲሲ — የግብጽ አየር መንገድ አውሮፕላን አስገድዶ ቆጵሮስ እንዲያርፍ ያደረገው ጠላፊ በቁጥጥር ስር መዋሉንና መንገደኞቹ ታግተው የቆይበት ሁኔታም ማብቃቱን የደሴቲቱ ሀገር ባለልሥጣናት ገለጡ። የቆጵሮስ መንግሥት ቃል አቀባይ ኒኮስ ክሪስቶዱሊደስ በትዊተር ባወጡት መግለጫ ዛሬ ማክሰኞ ላርናካ አውሮፕላን ጣቢያ ተገዶ ያረፈው አውሮፕላን መንግደኞችና የበረራ ሰራተኞች በደህና ሁኔታ ላይ ናቸው ብለዋል። ጠላፊው ሰኢፍ ኤል ሙስጣፋ የሚባል ሰውም መሆኑ የቆጵሮስ እና የግብጽ ባለሥልጣናት የገለጹ ሲሆን ከግብጽ እስክንድሪያ ወደካይሮ በመብረር ላይ የነበረውን አውሮፕላን ለመጥለፍ ያነሳሳው ምክንያት በግልጽ አልታወቀም። የቆጵሮስ ፕሬዚደንት ኒኮስ አናስታሲያዲስ ጠለፋው ከሽብርተኝነት ጋር የተገናኘ አይደለም። ባንዳንድ የዜና ዘገባዎች መሰረት ጠላፊው ቆጵሮስ ስለምትኖር የቀድሞ ባለቤቱን አምጡ ሲል ነበር። በሌላ ዘገባ መሰረት ደግሞ ከአውሮፓ ህበረት ባለስልጣናት መነጋግር እፈልጋለሁ ብሏል። የፈንጂ ቀበቶ ታጥቄአለሁ ሲል ነበር ያሉም እሉ። የሆነ ሆኖ ባለሥልጣናት ከጠላፊው ጋር እየተደራደሩ ቆይተው ሃምሳ አምስቱ መንገደኞች በደህና ከአውሮፕላኑ ወርደው እንዲሄዱ ፈቅደዋል።
ባሳለፍነው ሳምንት በሳውዲ አረቢያ ግፍ ተፈጸሞባቸው ወደ ባገር ቤት የሚሸኙ እህቶች የመኖራቸው መረጃ ደረሰኝ። በተለይም በቅርብ እከታተላቸው የነበሩ አህቶች እንግልት በመጠቆም በዚው በፊስ ቡክ የማለዳ ወግ ዳሰሳየ ላይ አንድ መልዕክት አስላልፊ ነበር! መልዕክቱም ለልማታዊ የሃገር ቤት ጋዜጠኞች ሲሆን የመልዕክቱ ፍሬ ሃሳብ “የምንናገረውን ማመን መቀበል አቅቷችሁ እንደ ጠላት ከምታዩን ረቡዕ ወደ ቦሌ አየር ማረፊያ ሂዱና ከፍተኛ ግፍ ተፈጸደሞባቸው ከሳውዲ ተጠርፈው ወደ ባገር የሚገቡትን የኮንትራት ሰራተኞችን ተመልክቱ !” የሚል ነበር። ንቁ እዝነ ልቦንና ያልታደሉት ልማታዊ ጋዜጠኞች በቦታው ሄደው ከቤሩት የተመለሱትን ሻንጣ የደረደሩ እህቶች በቴሌቪዥኑ መስኮት ብልጭ አድርገው ከማጥፋታቸው ባለፈ ከሳውዲ ያለጫማና የረባ ልብስ ተደብድበውና ተደፍረው የተመለሱትን ግፉአን ሊያሳዩን እንኳ አልፈቀዱም! ጋዜጠኞቻችን አልተሳሳቱም!!! የተሳሳትኩት እኔ ነኝ!!! ያን ሰሞን “ስደት ይቅር” ምንቴስ ሰፊ ሽፋን በየሚዲያው እየሰጡ፣ የደበቁትን መከራችን እያሳዩ እያሉ ህዝበ አዳም፣ ሃገሬውን ሲያስለቅሱን የከረሙት ወደ ነፍሳቸው ተመልሰዋል ብየ በማሰቤ ስህተቱ የእኔ ግምት ነው!!! ጉዳታችን እዩት ቀሪው እንዲማርበት ፣ ሃላፊዎቻችን ይዩትና ወደ ዘነጉት የዜጎች ጉዳይ ያተኩሩ ዘንድ የተገፊ ግፉአኑን ጉዳይ ተከታትየ መጠቆሜ በአደባባይ ቃል የገቡትን ይፈጽማሉ ብየ በማሰቤ የተሳሳትኩት እኔ ነኝ!!! ስህተቴ አንድና አንድ ነው!!! የአረብ ሃገሩን የስደት መከራ የሚፈልጉት ለፕሮፖጋንዳ እንጅ ቀሪውን ማስተማርን እንደልሆነ አለማሰቤ ነው ስህተቴ! በእንዝህላል ልማታዊ ጋዜጠኞቻችን አዝኘም ብቻ ሳይሆን አፍሬ ዝም ማለቴ ግን እውነት ነው! ዛሬ ማለዳ ግን መልካም መረጃም የሚየ ስፈነጥዝ ባይሆንም መረጃው በመሰራጨቱ የተደሰትኩበትን መጣጥፍ ተመለከትኩ። ሮብ ነሓሴ 15, 2005 ዓም ከአረብ ሃገር ወደ ሃገር የገቡትን እህቶች አብርሃ ደስታ አግኝቷ እንዳነጋገራቸው በማህበራዊ ድህረ ገጽ ካስተላለፈው መልዕክት ለመረዳት በመቻሌ ደስ አለኝ! በገዥው የኢህአዴግ መንግስት አስተዳደር ላይ በተለይም ስለ ህዝባዊ ወያኔ ሃርነት ትግራይ ከመቀሌ ሆኖ በሚያሰራጫቸው የሰሉ ሚዛናዊ ሂሶች ተወዳጅነትን እያተረፈ የመጣው አብርሃ ድስታ ግፉአን እህቶቸችን ቦሌ አየር ማረፊያ አግኝቷቸው ያየውን የሰማውን እጥር ምጥን ባለው የለመድነው መረጃ አቀባበል እንካችሁ ብሎናል። የአብርሃ እማኝነት አስደስቶኝ እኔም ለዛሬ ወግ ዳሰሳ አበቃሁት! ወዳጃችን አብርሃ ደስታ ሆይ! የአረብ ሃገሩ የብዙሃን የኮንትራት ሰራተኞች አስከፊ ህይዎት ያጫዎቱህ ወደ ሃገር ለመግባት የታደሉት መሆናቸውን አስረግጨ እነግርሃለሁ! ያየሃቸው የታደሉት ጥቂት ምሳሌዎች ናቸው! የመንግስት ተወካይ አለን ለማለት አልደፍርም! እውነቱ ይህ ነው! አንተም እንኳን ከግፉአኑ ሰምተህ አሰማህን! ይህ የማናችንም ሃላፊነት መሆን ሲገባው እያደረግነው አይደለም! የእህቶቻችን ህይዎት በአረብ ሃገር ምስክርነቱ ይህ ነው! እንዲህ ይኖራል! የእኔን በዚህ ላብቃና እጥር ምጥን ወዳለችው የአብርሃ ደስታን እማኝነት ከዚህ በታች እንድትመለከቱ ስጋብዝ ለአብርሃ ምስጋና በማቅረብ ጭምር ነው! እኔ አበቃሁ ! ቸር ያሰማን! (ፎቶ: Addis Fortune) ነቢዩ ሲራከ By Abraha Desta የኢትዮዽያውያን ህይወት በዓረብ ሀገሮች ሮብ ነሓሴ 15, 2005 ዓም ጠዋት ቦሌ ኤርፖርት ነበርኩ። ኢንተርናሽናል ተርሚናሉ ከዓረብ ሀገራት በተመለሱ እንስት ኢትዮዽያውያን ተጥለቅልቋል። የተከፉና የተረበሹ ይመስላሉ። ከሰዓት በኋላ ወደ መቐለ ለመመለስ ወደ ሀገር ውስጥ ተርሚናል ገባሁ። ከነዚህ ጠዋት ረጅም ሰልፍ ይዘው ያየኋቸው ተመላሾች የተወሰኑ አገኘሁ። ስለ ህይወታቸው፣ ስለሚደርስባቸው እንግልት ወዘተ አጫወቱኝ። በዓረብ ሀገሮች የሚኖሩ ኢትዮዽያውያን እንደሰው አይቆጠሩም፤ ብዙ አካላዊና ስነ አእምራዊ ችግር ይደርሳቸዋል። ብዙዎቹ አብደዋል፣ ራሳቸው አጥፍተዋል። ኢትዮዽያውያን በመሆናቸው ራሳቸው ይረግማሉ፤ በመፈጠራቸው ያዝናሉ። የኢትዮዽያ ኤምባሲ ግን ምንድነው የሚሰራው? የዜጎች ደህንነት መጠበቅ’ኮ የመንግስት ሐላፊነት ነው። የኢትዮዽያውያን ስደትና ግፍ ሀገራችን ወዳልተፈለገ አቅጣጫ ሊመራት ይችላል።
ፌደራል ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ ሕገ መንግሥቱንና ሕገ መንግሥታዊ ሥርዓቱን በኃይል ለማስወገድ ሙከራ አድርገዋል በሚልና ከአስቸኳይ ጊዜ ዓዋጁ ርምጃዎች ጋራ የተያያዙ ግዴታዎችን በመተላለፍ ወንጀል በዶ/ር መረራ ጉዲና ላይ ክስ መሠረተ። ከእርሳቸው ጋርም በዶ/ር ብርሃኑ ነጋና በጀዋር መሐመድ ላይም ተመሣሣይ ክስ መሥርቷል። አዲስ አበባ — ፌደራል ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ ሕገ መንግሥቱንና ሕገ መንግሥታዊ ሥርዓቱን በኃይል ለማስወገድ ሙከራ አድርገዋል በሚልና ከአስቸኳይ ጊዜ ዓዋጁ ርምጃዎች ጋራ የተያያዙ ግዴታዎችን በመተላለፍ ወንጀል በዶ/ር መረራ ጉዲና ላይ ክስ መሠረተ። ከእርሳቸው ጋርም በዶ/ር ብርሃኑ ነጋና በጀዋር መሐመድ ላይም ተመሣሣይ ክስ መሥርቷል። ኢሳት ወይንም ኢትዮጵያ ሳተላይት ቴሌቪዥንን እና የኦሮሞ ሚዲያ ኔትወርክ የተባሉ ድርጅቶችን ደግሞ በሽብር ወንጀል ከሷቸዋል፡፡ ከዓቃቤ ሕግ የክስ ማመልከቻ ለማስተዋል እንደሚቻለው ዶ/ር መረራ ጉዲና፣ ዶ/ር ብርሃኑ ነጋ እና ጃዋር መሐመድ በ1996ዓ.ም የወጣውን የወንጀል ሕግ የተለያዩ ድንጋጌዎችን በመጣስ፣ የአድማ ስምምነት በማድረግ ሽብርና ሁከት በሀገር ውስጥ እንዲቀጥል፣ መንግሥታዊና መንግሥታዊ ባልሆኑ ተቋማት ንብረት እንዲወድም ሕገ መንግሥቱንና ሕገ መንግሥታዊ ሥርዓቱን በኃይል ለማስወገድ ሁከትና ብጥብጥ እንዲፈጠር በተፈጠረው ሁከትና ብጥብጥ አመራር በመስጠት የተሳተፉ በመሆኑ በዋና ወንጀል አድራጊነት በፈፀሙት በሕገ መንግሥቱና ሕገ መንግሥታዊ ሥርዓቱን በኃይል ለማስወገድ ሙከራ ወንጀል ተከሰዋል ይላል፡፡
በትግራይ ” ህግ ማስከበር” በሚል መንግስት በወሰደው እርምጃ የትህነግ አቋም እንዳይመለስ ሆኖ መንኮታኮቱን በርካቶች ይመስከራሉ። ሆኖም ግን ከጦርነቱ ጎን ለጎን የሚሰሙት መረጃዎች ሕዝብን ግራ እያጋቡ መሆናቸውም የዛኑ ያህል እየተሰማ ነው። ዛሬ መንግስት ይፋ ያደረገው የትምህርት ዳግም ማስጀመር አጀንዳ ያነሳቸው ጉዳዮች በቀጥታ ባይሆኑም መነጋገሪያ እየሆኑ ነው። የመንግስት ሚዲያዎች ዛሬ ትምህርት ሚኒስሬርን ጠቅሰው ይፋ እንዳደረጉት በትግራይ ክልል የተቋረጠውን ትምህርት ለማስጀመር ምክክር ተጀምሯል። በዚሁ አጀንዳ ስር ይፋ የሆነው በትግራይ ትምህርት ቤቶች መዘረፋቸው፣ ጉዳት የደረሰባቸው መሆኑ በቅድመ የመስክ ምልከታ መረጋገጡ ተዘግቧል። ትግራይ ወደ መደበኛ ህይወት እንድትመለስ ከሚያስችሏትና ወደ መደበኛ ሕይወት ለመመለሷ ማሳያ ከሚሆኑት ጉዳዮች መካከል አንዱና ዋናው የትምህርት ቤቶች መከፈት በመሆኑ ዜና በበጎ ተወስዷል። ሰሞኑንን በይፋ እንደተሰማው ስልክና መብራት መልሶ የማስጀመሩ ስራ ተግባራዊ ሲሆን ጎን ለጎን ይፋ የሆነው የመሰረተ ልማት መውደም ነው። ለትምህርት ቤቶች፣ ለቴሌና ኤሌክትሪክ መሰረተ ልማት እንዲሁም ለመንገድና አየር ማርፊያዎች መውደም ምክንያት የሆነው ትህነግ እንደሆነ በምስል የተደገፈ መረጃ መቅረቡ አስገርሟል። ” ለትግራይ ህዝብ አልፋና ኦሜጋው እኔ ነኝ” የሚለው ትህነግ፣ የክልሉን መሰረተ ልማት እያወደመ ከተሞችን መሰናበቱ በአፍቃሪዎቹ ዘንዳ እንደ በጎ ታክቲክ ወይም ” አላደረገውም” በሚል ቢወሰድለትም፤ ትህነግን ሲቃወሙ በነበሩና ገለልተኛ አቋም በያዙ ወገኖች ግን ለጥፋቱ ቅድሚያ እንዲይዝ ሆኗል። ዛሬ ትምህርት ሚኒስትርን ጠቅሶ ኢዜአ አንደዘገበው የሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ አመራሮችና ባለሙዎች በትግራይ ክልል በቀጣይ ትምህርት ለማስጀመር በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ከክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር አመራሮችና ባለሙያዎች ጋር መክረዋል። ” በክልሉ የሚገኙ የትምህርት መሠረተ-ልማትና ግብዓቶች በህወሃት የጥፋት ቡድን ጉዳት እንደደረሰባቸውና እንደተዘረፉ ለናሙናነት በተካሄዱ የመስክ ምልከታዎች እንደተረጋገጠም ተገልጿል” ሲል ያስታወቀው ዜናው በዝርዝር ቦታና አካባቢ ጠቅሶ አልስታወቀም። “መማር-ማስተማር ሥራው በቅርብ ጊዜ ወደ ነበረበት እንዲመለስ የክልሉ መንግሥትና ሌሎች ባለድርሻ አካላት የሚያደርጉትን ጥረት ለማገዝ ቀጣይነት ያለው ድጋፍና ክትትል ይደረጋል ሲሉ የትምህርት ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ ሁሪያ አሊ ገልጸዋል” የሚለው የመንግስት ዜና በትግራይ የተቁረጠውን ትምህርት ለማስጀመር በርካታ ችግሮች ስለመኖራቸው አመላካች ጉዳዮችን አመላክቷል። ጦርነቱ ከመጀመሩ በፊት የክልሉ የአንድ ዓመት በጀት ውስጥ አብዛኛው እንደባከነ፣ ባንኮች እንደተዘረፉ ይፋ ሆኗል። ከዚህም በተጨማሪ በክልሉ ረሃብ እንደነገሰ በስፋት እየተነገረ ነው። የዚህ ሁሉ ድምሩ የወደቀው መንግስት ላይ በመሆኑ ትግራይን ወደ ነበረችበት መመለሱ ቀላል እንደማይሆን በርካቶች እየጠቆሙ ነው።
ወታደራት ዩናይትድ ስቴትስ ናብ ኡጋንዳ ዝተልኣኹ ኣንፃር ሰራዊት መኸተ ጎይታ ዝተባህለ ዓማፂ ኡጋንዳ/LRA/ ይዋግኡ ንዘለዉ ሓይልታት እታ ሃገር ንምሕጋዝ እምበር ኣብ ውግእ ንምስታፍ ኣይኮነን ክብሉ ላዕለዋይ ዲፕሎማት ምንስቴር ጉዳያት ወፃኢ ዩናይትድ ስቴትስ ዝኾኑ ጆኒ ካርሰን ገሊፆም።LRA ኣዝዩ ዝተመናመነ’ዃ እንተኾነ ሕዚ’ውን ንኡጋንዳን ንሰለስተ ጎረባብቲ ሃገራት ማእኸላይ ኣፍሪካን ስግኣት ከምዝኾነ ኣፍሊጦም። ካርሰን ፕሬዝዳንት ኦባማ ኣብዝሓለፈ ወርሒ ጥቅምቲ ሓደ ምእቲ ዝኾኑ ወታደራት ንዓማፂ LRA ኣብ ምሕምሻሽ ንኽሕግዙ ናብ ኡጋንዳ ንክልኣኹ ምውሳኖም ዩናይትድ ስቴትስ ዝተሓብአ ውጥን ኣለዋ ዝብል ግምት ኣኸቲሉ’ሎ ኢሎም። ናይ ዩናይትድ ስቴትስ ዕላማ ሰብኣዊ ከምዝኾነን እቲ ብጆሴፍ ኮኒ ብዝምራሕ LRA ን25 ዓመታት ክካየድ ዝፀንሐ ዓፈናን ግፍዕን ንመወዳእታ ግዜ ንኸብቅዕን እዩ ኢሎም ካርሰን። ዋሽንግተን ኣብ ዝመደብሩ ናይ ሰላም ኢንስቲቱት ኣብዝተኻየደ ናይ ፖሊሲ ሴሚናር ተረኺቦም ወታደራት ዩናይትድ ስቴትስ ድሮ ኣብቶም ናይ LRA ጠንካራ ትሕዝቶታት ዝኾኑ ከባቢታት ከምዝኣተው ካርሰን ሓቢሮም።እቶም ወታደራት ነቲ ንነዊሕ እዋን ዝፀንሐ ግጭት ንኸብቅዕ ምእንታ በቲ ጉጀለ ንዝተሃሰያ ኣርባዕተ ሃገራት ወታደራዊ ምኽሪ ከምዝህቡ ወሲኾም ገሊፆም። ናብቲ ቦታ ወታደራት ዝለኣኽና ብ LRA ይፍፀም ዘሎ ህውከት ጠጠው ንኽብልን ጆሴፍ ኮኒ ናብ ፍትሒ ንምቕራብን ዝዓለመ እዩ ክብሉ ካርሰን ተዛሪቦም። በዝሒ ቀንዲ ተዋጋእቲ LRA ወታደራዊ ስርሒት ኡጋንዳ ኣብ ቀረባ ዓመታት ስለዝበርትዐ ካብ 150 ክሳብ 200 ከምዝበፅሕ ካርሰን ሓቢሮም።እንተኾነ ግን እቲ ጉጅለ ቅድሚ ሕዚ ካብዝበፅሖ ሃሰያ ስለዝሓወየ ናይ ዩናይትድ ስቴትስ ኣማኸርቲ ምህላዎም ብወሳንነት ከምዘጥፍኦ ተስፍኦም ገሊፆም። ንሶም ከምዚ ኢሎም ነይሮም።’’ብመራኸቢ ብዙሃን ዝተውሃቡ ግምታት ከይኮነስ እቶም ዝተልኣኹ ወታደራት ኣብ ልዕሊ LRA ጥራሕ ዘተኩሩ’ዩ።ካልኣይ ዝተዓጠቑ ወታደራት ኢና ንልእኽ ዘለና።ዝተዓጠቑዎም ኣፅዋራት ዝጥቀሙሎም መጥቓዕቲ እንድሕር ተፈፂሙዎም ንዓርሶም ንምክልኻል ጥራሕ እዩ።ኣብዚ ስርሒት እዚ ሓይልታት ዩናይትድ ስቴትስ ንናይ ኡጋንዳ ወታደራት ንምሓግዝ እዮም ዝዋፈሩ፡ንምውጋእ ኣይኮነን።’’ ካርሰን ወታደራት ዩናይትድ ስቴትስ ኣብ ናይ ኣፍሪካ ዞባታት ግጭት ዝህብዎ ሓገዝ ነባሪ ከይኮነስ ብብእዋኑ ዝግምገም እዩ ኢሎም ጆኒ ካርሰን። ዕለታዊ ፈነወ ድምጺ ኣመሪካ 07/12/2022 ፈነወ ድምጺ ኣመሪካ ቋንቋ ትግርኛ ታሕሳስ 7,2022 ፈነወ ድምጺ ኣመሪካ ቋንቋ ትግርኛ ታሕሳስ 7,2022 ዜና (ኦቻ ግጭት ክልል ኦሮምያ ሰባት ይዘናበሉ ምህላዎም ይገልጽ: ፖሊስ ጀርመን ዕልዋ ፈቲኖም ዝበሎም ጥርጡራት ኣብ ቐይዲ የእትው: ኣብ ክፍለ ግዝኣት ጆርጅያ ዲሞክራት ይዕወቱ) መደብ ስድራቤትን ደቂ ኣንስትዮን ከም ኡ'ውን ጸብጻብ ዋንጫ ዓለም የጠቓልል
ኢሰያስ ኣፈወርቂ ኣብዚ ዝሓለፈ 27 ዓመታት ኣብ ኤርትራ በትረ ስልጣን ካብ ዝጭብጥ ኣትሒዙ ኣብ ልዕሊ ኤርትራን ህዝባን ዘውረዶ ኣደራዕን ውርደትን፡ ስቓይን መከራን ብኣሃዝ ክንድዚ ኢልካ ክትዝርዝሮን ክትግምቶን ኣዝዩ ኣጸጋሚ እዩ። ክውገድ ዝኽእል ዝነበረ ኩናት ዶብ 1998-2000 ምስ ኢትዮጵያ ጥራሕ፡ ክንደይ መንእሰያት ኤርትራ ህይወቶም ስኢኖን? ክንደይ ኣካሎም ጎዲሎም? ክንደይ ዝኣክል ንብረትን፡ ጥሪትን፡ ሕርሻን በሪሱ? ክንደይ ዝኣኽሉ ንጹሃት ዜጋታት ንልዕሊ 20 ዓመታት ኣብ ማእሰርቲ ይበልዩ ኣለዉ? ብሰንኪ ገደብ ኣልቦ ሃገራዊ ኣገልግሎት፡ ክንደይ ስድራቤታት ተበታቲነን ይርከባ? ክንደይ ህጻናት ብዘይ ኣቦ ይዓብዩ ኣለዉ? እዚ ምብትታን ዘስዓቦ ክንደይ ቆልዑ ካብ ሓዳር ወጻኢ ብወሰን ይውለዱ ኣለዉ? ክንደይ ኣሓትና ደቀንስትዮ ናይ መርዓ ዕድለን ባኺኑ ተሪፉ? ካብዚ ዘይንቡር ኩነታት ክሃድሙ፡ ክንደይ መንእሰያት ዶብ ክሰግሩ ኣብ በረኻታት ብድኻምን ጽምእን ሕይወቶም ስኢኖም? ክንደይ ዝኣኽሉ ግዳያት ኣሰጋገርቲ ደቂሰባትን ራሻይዳን፡ በደውንን ኮይኖም? ክንደይከ ዝኣኽሉ ተቐቲሎም? ክንደይ ዝኣክል ሚልዮናት ዶላራት ንመድሓኒ ነብሲ ኤርትራውያን ተኸፊሉ? ክንደይ ዝኣኽሉ ኣብ ሰሃራን፡ ሲናን፡ ሊብያን፡ ባሕሪ ሜዲተራንያንን ሕይወቶም ስኢኖም? ንልዕሊ 20 ዓመታት ናይ ኤርትራ ናይ ምዕባለ ዕድላት ደው ኢሉ ጥራሕ ዘይኮነ፡ እቲ ዝነበረ ደረጃ ምዕባለ’ውን ንድሕሪት ንልዕሊ 20-30 ዓመታት እዩ ተመሊሱ፡ እዚ ማለት ኤርትራ ናይ ልዕሊ 40-50 ዓመታት ናይ ምዕባለ ዕድል ከሲራ ኣላ። ንኣብነት ናይ ከተማ ኣስመራ ቅድሚ 40 ዓመታት ዝነበረ ናይ ማይን ኤለትሪክን ቀረብን ናይ ሕጂን እንተወዳዲርናዮ ንጹር ስእሊ ክህበና ይኽእል እዩ። ልክዕ ብኸምኡ ናይ ቅድሚ 40 ዓመት ደረጃ ትምህርትን ናይ ሕጂን ከነወዳድሮ ንኽእል። ናይ ከተማ ኣስመራ ህንጻታት ስእሊ ናይ 1980ን ናይ 2018 እንተነወዳድሮም እንታይ ዓይነት ዕንወት መንጸባረቑልና? ኢሰያስን ኤርትራውነትን እዚ ኣብ ሓምለ 2018 ዝተጀመረ ናይ ኤርትራን-ኢትዮጵያን ናይ ሰላም መስርሕ፡ ካብቲ ሓደ ዘነጸሮ ነገር እንተልዩ፡ ኢሰያስ ንናጽነት ኤርትራ ብዙሕ ዋጋ ከምዘይህቦ እዩ። እዚ ድማ ካብ ቃላቱ ክንርድኦ ንኽእል። ካብቲ ቀዳማይ ሚኒስተር ኢትዮጵያ ዶር ኣቢይ ኣሕመድ ኣብ ኣስመራ ምብጻሕ ክገብር ከሎን ኢሰያስ ኢትዮጵያ ምስ ከደን ካብ ዝገበሮ መደረ፡ ካብ ቃላቱ ገለ ኣብነታት ምጥቃስ ይከኣል። “ንልዕሊ 25 ዓመታት ከሲርና” ኩናት ዶብ ኢትዮጵያ ካብ ዝውላዕ 20 ዓመታት ጥራሕ እዩ ገይሩ ዘሎ። ስለምንታይ 20 ዓመታት ከሲርና ኣብ ክንዲ ዝብል፡ ኢሰያስ 25 ዓመታት ከሲርና ዝብል ዘሎ። 25 ዓመታት ኤርትራ ብወግዒ ናጽነት ካብ ትረክብ፡ ካብ 1993 እዩ ኢሰያስ ዝጽብጽብ ዘሎ። እዚ ማለት ድማ፡ እቲ 30 ዓመት ዝወሰደ፡ ህይወት ኣሽሓት ዝተኸፍሎ፡ ናጽነት ኤርትራ ብዓይኒ ኢሰያስ ዋጋ የብሉን። ኤርትራ ካብ ኢትዮጵያ ክትፍለ ኣይነበራን እዩ ዝብል ዘሎ። “…25 ዓመታት ዕድል ተፈጢሩልና፡ ኩነታት ተቐይሩልና፡ ናብ ዝሓሸ ምዕባለ ንኸይድ ኣሎና ኣብ ዝበልናሉ እቲ ዕድል ተዀሊፉና…” ይብል ኢሰያስ። “ሎሚ ህዝቢ ኤርትራ ኣብ ልቡ ዝጸንሐ ስምዒቱ ብፍንው ገሊጹ” እዚ ነቲ ህዝቢ ኤርትራ ንዶር ኣቢይ ንምቕባል ኣብ ጎደናታት ኣስመራ ዝወጾ፡ ብዓይኒ ኢሰያስ ክርአ እንከሎ ‘ህዝቢ ኤርትራ ምስ ኢትዮጵያ ክሕወስ ድላይ ስለዘለዎ፡ ብኻልእ ኣዘራርባ ሓደ ህዝቢ ስለዝኾነ እዩ ነቲ ንልዕሊ 25 ዓመታት ተፈላልዩ ዝጸንሓሉ ሓጎሱ ዝገልጽ ዘሎ’ ዝብል ዘሎ። መብዛሕትና ኤርትራውያን ከነንብቦ ከለና ግና ህዝቢ ኤርትራ ድላይን፡ ሃረርታን፡ ክቱር ጽምኢ ሰላም ስለዘለዎ እዩ፡ ምስ ኢትዮጵያ ሰላም ኰይኑ፡ ቀዳማይ ሚኒስተር መጺኡ ምስተባህለ፡ ሕጅስ እምበኣር ደቕና ካብ ገደብ ኣልቦ ሃገራዊ ኣገልግሎት ክገላገሉ እዮም፡ ምጥፋእ መንእሰያትና ከብቕዕ እዩ፡ ምብትታን ስድራቤት ክውዳእ እዩ ካብ ዝብል ተስፋ ሓጎሱ ክገልጽ ንቡር ተርእዮ እዩ። (እዚ ነቲ ንዶር ኣቢይ ክቅበሉ ክወጹ ዝተገደድዎ ኣብ ግምት ከየእቶኻ ማለት’ዩ)። ብዓይኒ ኢሰያስ ግና ‘ኤርትራውያን ምስ ኢትዮጵያ (እናት ሃገር) ክድመሩ ድላይ ከም ዘለዎም’ ገይሩ እዩ ተርጐምዎ። ነዳይ ናይ ልቡ ይሓልም እዩ ነገሩ። “ህዝቢ ኤርትራን ኢትዮጵያን ክልተ ህዝቢ እዩ ኢሉ ዝዛረብ ድሕሪ ሕጂ ነቲ ሓቂ ዘይፈልጥ ጥራሕ እዩ።” እንታይ እዩ ዝብል ዘሎ ኢሰያስ ኢልና እንተሓቲትና፡ ኣብ 1993 ንናይ ኤርትራ ነጻነት ከይፈተወ እዩ ተቐቢልዎ ማለት እዩ። ሽዑ ንናይ ሕዝቢ ኤርትራ ድላይን ባህግን ነጻነት ክዓግቶ ዓቕሚ ስለዝሰኣነ ጥራሕ ከም ሕጉስ ኰይኑ ተቐቢልዎ። ኣቶ መስፍን ሓጎስ ኣብ ዝገበሮ ቃለ መሕትት ከምዝገለጾ፡ ቀቅድሚ ናጽነት፡ ነቶም ላዕለዎት መራሕቲ ህዝባዊ ግንባር ኣኪቡ “ምስ ኢትዮጵያ ናይ ሓባር መንግስቲ ከነቕውም ተሰማሚዕና ኣሎና” ኢሉና፡ ኣነ ብወገነይ ተቓዊመዮ፡ ብዝሕሪኡ እታ ዘረባ ቅሂማ ተሪፋ ይብል ኣቶ መስፍን ሓጎስ። እዚ ናይ ኣቶ መስፍን ሓጎስ ዘረባ ምስቲ ኢሰያስ ዝበሎ እንተ ደሚርናዮ ንጹር ስእሊ ይህበና። “ዝኾነ ዝግበር ነገር እንተሎ ወኪል ንስኻ ኢኻ ትመርሓና፡ እዚ ንቐልዓለም ኢለ ኣይኮንኩን ዝብሎ ዘለኹ…ኣነ ናይ ኩሉ መሪሕነት ስልጣን ኣረኪበዮ እየ” (ኣብ ኣዋሳ ዝበሎ) ልዕሊ ዝኾነ ይኹን ይተሓጐስ፡ እንታይ ዓይነት መራሒ ሃገር እዩ ንኻልእ መራሒ ሃገር፡ ከምዚ ዝብል? ኢሰያስ እታ ኣብ 1993 ክገብራ ዘይከኣለ፡ ኤርትራ ምስ ኢትዮጵያ ምሕዋስ፡ ሕጂ ናይ ብሓቒ ዳግማይ ዕድል ከምዝተፈጥረትሉ ገይሩ ተረዲእዎ ኣሎ። ነዚ ክውን ንምግባር ድማ፡ ዋላ ከማን ስልጣኑ ንምርካብ ድሕር ዝብል ኣይመስልን። መላኺ ኩሎም መለኽቲ ስርዓታት ገለ ዘመሳስሎም ባህርያት ኣለዎም። ንሱ ድማ ኣብ ስልጣን ንምጽናሕ፡ ብሕጊ ክግዝኡ ኣይደልዩን፡ ዝኾነ ዝቃወሞም ሰብ የርዕዱን፡ ይኣስሩ፡ ይቐትሉን፡ ሃብቲ ናይ ሃገር ድማ ብዘይ ዝኾነ ተሓታትትነ ይግብቱን ይሰርቁን። እቲ ህዝቢ ሰሪሑ፡ ሓሪሱ፡ ነጊዱ ክበልዕ ግና ኣይክልክልዎን። ገሊኦም እሞ ከኣ ንህዝቦም ብቑጠባን ትምህርትን የማዕብልዎ። ካብ ከባቢና ብዙሕ ከይረሓቕና፡ ንኣብነት ናይ ሩዋንዳ መራሒ ፖል ካጋመ፡ ካብቶም ፍሉጣት መለኽቲ ስርዓታት እዩ። ንዝኾነ ዝቃወሞ ክቐትልን ከሕቕቅን ድሕር ኣይብልን። ርዋንዳ ግና ካብተን ብምዕባለ ዝውንጨፋ ዘለዋ ሃገራት ኣፍሪቃ ካብተን ቀዳሞት ተሰሪዓ ትርከብ። ዓሊ ዓበዲን ናይ ቱኒዝያ ስራሕ ዋላ ኣይፍጠረሎም፡ መንእሰያት ቱኒዝያ ግና ናይ ትምህርቲ ዕድል ከፊቱሎም፡ ክመሃሩ ክኢሎም እዮም። ናይ ሊብያ መራሒ ነበር ጋዳፊ፡ ህዝቡ ናይ ቑጠባ ሽግር ኣይነበሮምን። ርሑቕ ከይከድና፡ መለስ ዜናዊ ናይ ኢትዮጵያ መላኺ እኳ እንተዀነ፡ ንሱ ኣብ ስልጣን ካብ ዝመጽእ ኣብ ኢትዮጵያ ዘምጽኦ ምዕባለ ኣዝዩ ዝነኣድ እዩ። ክንደይ ዝኣክል ዩኒቨርሲታት፡ ፋብሪካታት፡ ሆስፒታላት፡ ናይ ኤለትሪክ መመንጨዊታት፡ ትሕተ ቅርጺ ተሃኒጹ ጥራሕ ምርኣይ ገለ ስእሊ ክህበና ይኽእል እዩ። ንኢሰያስ ምስዞም መለኽቲ ስርዓታት ከነወዳድሮ ከለና ግና ፍልይ ዝበለ እዩ። ህዝቢ ኤርትራ፡ ኣይ ካብ ቁጠባዊ ምዕባለ፡ ኣይ ካብ ትምህርቲ፡ ኣይ ካብ ሰላም፡ ካብ ኩሉ ተሪፍና ንርከብ። ነጋዶ እኽሊ ይኹን ሃለኽቲ ነገራት ካብ ኢትዮጵያ፡ ሱዳን፡ ዱባይ ኣምጺኦም ዕዳጋ እንተመልአ፡ ህዝቢ ጸጊቡ እንተሓደረ ኢሰያስ እንታይ ይጐድሎ? ኣብቲ ኣዝዩ ጽንኩር እዋን ደርጊ ከማን ነባሪ ኣስመራ ካልእ እንተጎደሎ፡ ባኒን ካልእ መሰረታዊ ሃለኽቲ ነገራትን እኹል ይረክብ ነይሩ። ጸላኢ እቲ ኹሉ ኢሰያስ ኣብ ልዕሊ ህዝቢ ኤርትራ ዝገብሮ ዘሎ ካብ ምልካዊ ባህርያቱ ዝተበገሰ እዩ ዝብል እምነት ነይሩኒ። ሕጂ ግና ካብ ምልካውነትን ኣብ ስልጣን ምጽናሕን ሓሊፉ ብተወሳኺ ካብ ክቱር ጽልኢ ዝተበገስ እዩ ክብል እደፍር። ገለ ላዕለዎት ሰበስልጣን ንኢሰያስ ብቐረባ ዝፈልጥዎ ከምዝበልዎ፡ ኢሰያስ ክሰክር ከሎ ካብ ዝብሎ ‘ዓጋመ ኢልክን ከምትጸርፋኒ እፈልጥ እየ፡ ከርእየክን እየ”። “ነዛ ሃገር ባዕለይ እየ ኣምጽአያ፡ ከምድላየይ ክገብራ እየ፡” እንዳበለ ከምዝፍክር ይዛረቡ። እዚ ዘረባ እዚ ዋላ ሓቕነቱ ብመርትዖ ከነረጋግጾ እንተዘይከኣልና፡ ኣተና ኢሰያስን፡ ኣብ ልዕሊ ህዝቢ ኤርትራ ዘለዎ ኣረኣእያን ብግብሪ ዘንጸባርቕ እዩ። ህዝቢ ብሓለንጊ ጥምየት እንዳተገርፈ ከሎ፡ ሓደ እዋን ኢሰያስ ብዛዕባ ኣብ መዓልቲ ዘድልየና ካሎሪ ኣስተምህሮ ክህብ ከሎ ካብ ንዕቀትን ብድዐን ጽልኢን ኣብ ልዕሊ ህዝቢ ኤርትራ እንታይ ኢልካ ክትርጐም ይከኣል? ናይ ሎሚ ናይ ኢሰያስ ድዃን ርትዒ (ግፍዒ) ድኣ ባኒ ምቕራብ ስኢነን ማለት ድዩ? መራሒ ሃገር ኣብ ውሽጢ ሃገር እኽሊ ከይንቀሳቐስ ክኽልክል ከሎ፡ እኽሊ ብብሑቕ ጌርኩም ከም ትወስድዎ ንፈልጥ ኢና ኢሉ ዝዛረብ መራሒ ሃገር እንታይ ይበሃል? ብዛዕባ ዋሕዲ ቀረብ ማይ ኣብ ኣስመራ ተሓቲቱ ክምልስ ከሎ “ሰብ ናብ ማይ ይኸይድ አምበር፡ ማይ ናብ ሰብ ኣይመጽእን” ዝበሎ ናይ ብድዐ ዘረባኸ ረሲዕናዮ ዲና? ኢሰያስ ብመደብ ህዝቢ ኤርትራ ክጠምን፡ ክጭነቕን፡ ክከላበትን ክርእዮ ከሎ ባህታ ዝፈጥረሉ ይመስል። ደርጃ ትምህርቲ ናይ ሓንቲ ሃገር ናይ መጻኢ ተስፋኣን ምዕባለኣን መዓቀኒ እዩ። ኢሰያስ ግና ንደረጃ ትምህርቲ ኤርትራ ካብ ሱር መሰረቱ ባሕጐጉዎ ይርከብ። ንህዝቢ ኤርትራ ብሓለንጊ ጥምየት ዝገርፎ ከይኣክል፡ ዝገደደ ብሓለንጊ ድንቁርና ይገርፎ ኣሎ። ነታ ሓንቲ ብዓለም ተፈላጥነት ዝነበራ ዩኒቨርሲቲ ዓጽይዋ። ደረጃ ትምህርቲ ኤርትራ ኣብ ከመይ ኩነታት ኣሎ ኩላትና ንፈልጦ እዩ፡ ተምሃሮ ኣብ ሓደ ደረጃ መታን ከይተርፉ ዋላ ነጥቢ መሊእኩም ኣሕልፍዎም ክበሃሉ ከለዉ መማህራን እንታይ ይበሃል? ቁጠባዊ ኩነታት ሃገርና ኣብ ከመይ ደረጃ ወዲቑ ይርከብ። ኣውፈርቲ ሰብ ርእሰ ማል ኣብ ዓዶም ምስራሕ ስለ ዝተነፍጎም ኣብ ካልኦት ሃገራት ከይዶም ርእሰ-ማሎም ከውፍሩ፡ ንናይ ካልኦት ሃገራት ህዝቢ ቀረብ ከቕርቡን ናይ ስራሕ ዕድል ክከፍቱን ምስ ምንታይ ይቑጸር? ፖሊሲ መሬት ስርዓት ኢሰያስ ሽግር ኣባይቲ ዝፈትሕ ዘይኮነ መሊሱ ዘብእስ እዩ። እቲ ስርዓት መንበሪ ኣባይቲ ምስራሕ ይትረፎ፡ ነቲ ኤርትራውያን ብኽንደይ ጨቐቕ ኢሎም ዝሰርሕዎ ገዛውቲ፡ ብዶዞራት ከፍርሶ ከሎ፡ ስድራቤታት ካብ ማሙቕ ገዝኦም ከም ሕሱር ኣቕሓ ክድርበዩ ከለዉ ብዘይካ ክቱር ጽልኢ ኢሰያስ ኣብ ልዕሊ ህዝቢ ኤርትራ እንታይ መመኽነይታ ክትህበሉ ይኽኣል? ኣብ 2013 ልዕሊ 360 ዝኾኑ ኤርትራውያን ኣብ ባሕሪ ሜዲተራንያን ምስ ጠሓሉ፡ ቲቪ ኤረ፡ መጀመርያ ዘይሕጋውያን ኣፍሪቃውያን ስደተኛታት ክትብል ገሊጻቶም። ድሒራ ድማ መብዛሕትኦም ኤርትራውያን ምዃኖም ተኣሚና ከተብቅዕ፡ ጓና መንግስቲ ጥልያን ናይ ሰለስተ መዓልታት ሃገራዊ ናይ ሓዘን ግዜ ክእውጅ ከሎ፡ ስርዓት ኢሰያስ ግና ናይ ሓዘን መግለጺ ኣይሃበ፡ ስድራ ግዳያት ሬሳ ደቆም ክቐብሩ ሓገዝ ክገብር ይኹን ሬሳ ፍትዋቶም ደቆም ኣብ ዓዶም ክቐብሩ ፍቓድ ክህብ’ውን ኣይተረኽበን። እዝስ ናይ ምልኪ ባህሪ ጥራሕ እዩ ኢልካ ከተመኻንየሉ ኣይከኣልን። ክቱር ጽልኢ’ውን ኣለዎ። ኣብ ዓሰብን ከባቢኡን ዝርከቡ ኤርትራውያን፡ ብፍላይ ድማ ተወለድቲ ብሄር ዓፋር ኣብ ገዛእ ዓዶምን ባሕሮምን ከም ድላዮም ከይንቀሳቀሱን ዓሳ ከይገፉን ተኣጊዶም፡ መናሃርያ መራኽብን፡ ነፈርትን የዕራብ ክትኸውን ኢሰያስ ንወደብ ዓሰብ ብእደ ዋኒኑ ኣሕሊፉ ሂብዋ። ኢሰያስ ንህዝቢ ኤርትራ ብዶላራት ሃገራት ሱዕዲን፡ ኢማራትን ክሸጦ ዓይኑ ከምዘይሓሲ ዘርኢ ንጹር ኣብነት እዩ። እዚ ስስዐ ገንዘብ ጥራሕ ዘይኮነ ጽልኢ’ውን የንጸባርቕ። ኢሰያስ፡ ኣብ ውሽጢ ኤርትራ ንኤርትራውያን ዘርእዮ ምጽዋግን፡ ጽልእን ምስቲ ኣብ ኢትዮጵያ ምስከደ ዘርእዮ ሰሓቕን ፍሽኽታን፡ ፈጸግጸግን ክወዳደር ከሎ፡ ናይ ሰማይን ምድርን ፍልልይ ኣለዎ። ኣብ ኤርትራ ንኢትዮጵያውን ነጋዶ ዝወሃቦም ዘሎ ናይ ንግዲ ፍቓድን ዕድላትን ምስቲ ንኤርትራውያን ኣብ ገዛእ ዓዶም ዝንፈጎም ናይ ንግዲን፡ ስራሕን ዕድላትን ምስ ተወዳድሮ፡ ኣዝዩ የሰክፈካ። እዚ ኣብ ሊዕሊ ዝተጠቅሰ ገለ ኣብነታት ካብ ባሕሪ ብጭልፋ ጥራሕ እዩ። ብዙሕ ዘይተስምዐን ናብ ቃልዕ ዘይወጸን እቶም ዝበጽሖም ጥራሕ ዝፈልጥዎ ስቱር ነገራት ከም ዝህሉ ዘጠራጥር ኣይኮነን። ብኤርትራውነት ምሕባእ የብቕዕ ክሳብ ሕጂ፡ ህዝቢ ኤርትራ ንኢሰያስ ከም ሃገራዊ፡ ንኤርትራውነት ክብል ህይወቱ ከም ዝወፈየ፡ ብኤርትራውነቱ ዘይጠራጠር ገይሩ እዩ ክሓስቦ ጸኒሑ። እዘን ዝሓለፋ ገለ ኣዋርሕ ዘነጸርኦ እንተልዩ ግና፡ ኢሰያስ ካብ መጀመርያ ኣትሒዙ ንኤርትራዊ መንነት ዋላ ግዲ ከምዘይብሉ፡ ሕጂ ድማ ብቓላቱ “ህዝቢ ኤርትራን ኢትዮጵያን ክልተ ህዝቢ እዩ ኢሉ ዝዛረብ ድሕሪ ሕጂ ነቲ ሓቂ ዘይፈልጥ ጥራሕ እዩ።” ብምባል ኣብ ልቡ ዘሎ ከይተፈለጦ ዶርጐሕዎ ኣሎ። ኩሉ ዝገብሮ ዘሎ ስጉምታት ንኤርትራዊ መንነት ዘዳኽምን ዘላሕልሕን እዩ። ንናይ ኤርትራውያን ክቱር ስምዒትን ባህግን ኤርትራዊ መንነት መዝሚዙ፡ ንኤርትራን ህዝባን ከም ተሓላቒ መሲሉ ኣብ ምትላል ክሳብ ሕጂ ተዓዊቱ እዩ። ሕጂ ግና ጉልባቡ ተቐሊዑ እዩ። ኣቦታት ክምስሉ፡ “በትሪ ኣብ ኢድካ፡ ተመን ኣብ እግርኻ፡ ድሕሪ’ዚ ድኣ እንታይ ምኽሪ ደሊኻ”። ህዝቢ ኤርትራ እቲ ተመን መን ምዃኑ ተነጺሩልና ኣሎ። እታ እትኾርዓላ ሃገርን፡ ኤርትራዊ መንነትን ሓንሳብን ንሓዋሩን ከም ጽላሎት ኣጋ ምሸት ከይዓረባ ከለዋ እቲ እንኮ ምርጫ፡ ነቲ መንደላይ ተመን ጠፈቕ ጠፈቕ ኣቢልካ ካብ ዳግማይ መንከስቲ ምግልጋል እዩ። በትሪ ህዝቢ ከኣ ሓድነቱ እዩ። ህዝቢ ኤርትራ ነዚ ቀዳማይ ጸላኢኡ ዝኾነ ስርዓት ኣብ ምእላይ ብሓድነት ክሰርሕ ካብ ቅድሚ ሕጂ ንላዕሊ እዋኑ ይጠልቦ ኣሎ።
የተለያዩ የከዋክብት ዮጋ መምህራን በሚገርም ሁኔታ በተደጋጋሚ በታይላንድ በኩል ያደርጋሉ ፡፡ በርካታ ዓለም-አቀፍ መምህራን ታይላንድንም ቤታቸው አደረጉ! ይህ ጉዞዎን በሚያቅዱበት ጊዜ ሁሉ የሚመረጡ ብዙ የዮጋ አውደ ጥናቶች እና ማፈግፈሻዎች መኖራቸውን ያረጋግጣል ፡፡ ከዚህም በላይ እነዚህ አስተማሪዎች አስገራሚ የዮጋ ማህበረሰቦችን መፍጠራቸው አይቀሬ ነው ፡፡ በታይላንድ ውስጥ ወደ ዮጋ ስቱዲዮ ለመጀመሪያ ጊዜ ሲጎበኙ በቤትዎ ልክ ይሰማዎታል ፡፡ ትምህርቶች ከተለማመዱ በኋላ አብረው ምግብ ለመብላት መሄዳቸው እንግዳ ነገር አይደለም ፣ እናም የታይላንድ አቀባበል ፣ የተረጋጋ ሰባይ ሳባይ አመለካከት ለዮጎዶቹ ይሠራል ፡፡ ምርጥ የታይላንድ ዮጋ ከተሞች 3 እና የት እንደሚለማመዱ እነሆ- ታይላንድ በእውነት አስማታዊ ናት ፣ እናም በመላ አገሪቱ በርካታ የዮጋ ሞቃታማ ስፍራዎች ናት ፡፡ ከእነዚያ አስማታዊ የታይላንድ ዮጋ ሞቃታማ ቦታዎች ጥቂቶቹ እነሆ! 1. ባንኮክ ሥራ የበዛበት ባንኮክ በዮጋ ምንጣፍዎ ላይ ለመድረስ ሲመጣ ሊያስቡበት የሚችሉት የመጀመሪያ ቦታ ላይሆን ይችላል ፣ ግን እብድነቱ ከልምምድዎ ጋር ለመገናኘት ፍጹም ምክንያት ነው ፡፡ የአገሪቱ ዋና ከተማ ሌላ ቦታ የሚያገ sereቸውን ሰላማዊ የዮጋ ክፍተቶችን ባያቀርብም ፣ ከተማዋ በጣም ጥሩ ስቱዲዮዎችን ትመካለች ፡፡ በባንኮክ ውስጥ አስተማሪዎቹ ጨካኞች እና ስቱዲዮዎች ቆራጥ ናቸው - ወደ ዮጋ ኤሌሜንቶች “የባንኮክ ምርጥ ዮጋ ስቱዲዮ” ወይም “ፍፁም ዮጋ” በተሰኘው የ ‹ዮጋ ኤለመንት› ክፍል ውስጥ ወደሚገኘው እንግዳ ማረፊያዎ ከመብረርዎ በፊት በቢግ ማንጎ ውስጥ እርስዎን ለመጎተት ይሞክራሉ ፡፡ ወይም ደግሞ የበለጠ ባህላዊ ልምድን የሚፈልጉ ከሆነ በኢሜርጋ ዮጋ የኢዬንጋር ፍሰት ይፈልጉ ፡፡ 2. ደሴቶቹ ክሪስታል ንፁህ የቱርኩዝ ውሃ ፣ እየተንቀጠቀጠ የዘንባባ እና አስደናቂ ቋጥኞች - የታይ ደሴቶች ሁሉንም ተወዳጅነታቸውን ማግኘት አለባቸው እና በእርግጥ ዮጋን ለመለማመድ በጣም ቆንጆ ስፍራዎች ናቸው ፡፡ በደሴቶቹ ላይ ጊዜው ይቀዘቅዛል ፣ ተፈጥሮ በዙሪያዎ ይከበዎታል ፣ እና ሞቃት ሙቀቶች እንዲላቀቁ እና ምቾት እንዲሰማዎት ይረዳዎታል። በአብዛኞቹ በተለምዶ እንደ ኮህ ታኦ ፣ ኮህ ላንታ እና ኮ ሳሙይ ባሉ በተለምዶ በሚጎበኙ ደሴቶች ላይ ትናንሽ ዮጋ ስቱዲዮዎችን እና የጤንነት ማህበረሰቦችን ማግኘት ይችላሉ ፣ ግን በተለይ ዮጋን ለመጎብኘት ከሚመረጡ ምርጥ ቦታዎች መካከል አንዱ ኮህ ፋንግናን ነው ፡፡ በቆንጆ ዮጋ ትዕይንት ፣ ኮህ ፋንጋን የአጋማ ዮጋ ዓለም አቀፍ ዋና መሥሪያ ቤትን እና ሳንቴውቴሽንን ጨምሮ እጅግ የታወቁ ማዕከላት የሚገኙበት ሲሆን ይህ ደግሞ የመፀዳጃ እና የእስፔስ ሕክምናዎችን ያቀርባል ፡፡ በደቡባዊ ታይላንድ ውስጥ የዮጋ አስተማሪ ስልጠናዎን ለማጠናቀቅ ፍላጎት ካለዎት ጂቫኒ ዮጋን ይመልከቱ ፡፡ 3. ቺያንግ ማይ የመጨረሻው ግን በእርግጠኝነት “የሰሜን ሮዝ” - ቺያንግ ማይ ነው ፡፡ በግምት 200,000 ህዝብ የሚኖርባት ቺዋንግ ማይ የሰሜን ታይላንድ ትልቁ ከተማ ናት ፡፡ ተራራማዎቹ ተራሮች ፣ የተትረፈረፈ waterallsቴዎች እና የተረጋጋው ንዝረት ብዙ ልብን ሰርቀዋል ፡፡ እኔ ከሌላው ሰሜናዊ ክፍል ጋር ቺያንግ ማይ ከተፈጥሮ ፣ ከዮጋ ልምምድዎ እና ከራስዎ ጋር ለመገናኘት በጣም ጥሩው ቦታ ይመስለኛል ፡፡ ለሁሉም ሰው እዚህ አንድ ትንሽ ነገር አለ - የማይታመን ምግብ ፣ ቆንጆ መልክአ ምድራዊ አቀማመጥ ፣ አስደሳች የምሽት ህይወት ፣ እና መንጋጋ ማቆልቆል - እና የበለፀገ ዓለም አቀፍ የጤና እና የጤና ማህበረሰብ ፡፡ እንደ ናሞ ቺአንግ ማይ ወይም የዱር ሮዝ ዮጋ ባሉ ወደ ብሉይ ከተማ ቅርብ በሆኑት በአንዱ ስቱዲዮ ውስጥ በማንኛውም ክፍል ይሳተፉ እና ወዲያውኑ ይህንን ልዩ ቦታ ቤት ብለው በሚጠሩ ሞቅ ያለ ዮጋ አስተማሪዎች እንደተቀበሉ ይሰማዎታል ፡፡ ወደ ኋላ የመመለስ አኗኗር እና በተፈጥሮአዊ አኗኗር ላይ አፅንዖት ሰሜን ሰሜን በተግባርዎ ላይ ለማተኮር ፍጹም ቦታ ያደርጉታል ፡፡ የፖስታ ጊዜ-ነሐሴ-13-2020 ለፕሪልሊስት ጥያቄ በዓለም ውስጥ በጣም የታወቁ የስፖርት ምርቶች ምርቶችን ይፍጠሩ አሁን ይጠይቁ ሙያዊ ፋሽን የተሳሰረ የልብስ አምራች እና ላኪ እና ከ 10 ዓመት በላይ የሆነው የፉጂን ግዛት Quanzhu ከተማ ፣ ትሪንትዋየር ኮ. እንደ የአውሮፓ ህብረት ሀገሮች ፣ አሜሪካ ፣ ካናዳ ፣ አውስትራሊያ እና እስያ ያሉ እንደ ዲዛይን ፣ ልማት ፣ ምንጭ እና ማምረቻ ፣ የገቢያ ፍላጎቶች በመላው ዓለም ፡፡ እኛ የኦ.ኢ.ኤም. ብጁን እንቀበላለን ፡፡ አንዳንድ የአክሲዮን ሸቀጦች ያለ MOQ ፡፡
ኢትዮጵያ፣ ኬንያ እና ሶማሊያ ደግሞ በድርቁ ከፍተኛ ጉዳት የደረሰባቸው ሀገራት ሲሆኑ ከመጪው መጋቢት እስከ ግንቦት ባሉት ወራት ውስጥ ዝናብ ካልዘነበ የጉዳት መጠኑ ከፍተኛ ሊሆን እንደሚችልም ድርጅቱ አስታውቋል። በነዚህ ሀገራት ያሉ የድርቅ ተጎጂዎች ከደረሰባቸው ጉዳት እንዲያገግሙ 130 ሚሊዮን ዶላር ያስፈልገኛል ያለው ፋኦ በተጠቀሱት ወራት ውስጥ ዝናብ ከዘነበ አርብቶ እና አርሶ አደሮቹ ከጉዳታቸው በቀላል ድጋፎች ያገግማሉ ብሏል። በአፍሪካ ቀንድ የተከሰተው ድርቅ መነሻው ባሳለፍነው ክረምት ወራት ውስጥ አነስተኛ መጠን ያለው ዝናብ በመዝነቡ እና በተወሰኑ አካባቢዎች ደግሞ ምንም ዝናብ አለመዝነቡ ቢሆንም፤ ከጥቅምት እስከ ታህሳስ ባሉት ወራት ውስጥ ዝናቡ አለመዝነቡ ጉዳቱን አባብሶታልም ተብሏል። በድርቁ ምክንያትም በሶማሊያ የ58 በመቶ ምርት ሲቀንስ በኬንያ ደግሞ ድርቁ በተከሰተባቸው ደቡባዊ ምስራቅ አካባቢዎች 70 በመቶ የምርት እጥረት ማጋጠሙም ድርጅቱ በሪፖርቱ ገልጿል። በሶማሌ ክልል በተከሰተው ድርቅ ከ2.5 ሚልየን በላይ ዜጎች ላይ ጉዳት ማድረሱን የክልሉ መንግስተ አስታወቀ በመሆኑም ለድርቅ ተገጂዎች የእንስሳት መኖ፣ ምግብ እና ምርጥ ዘሮችን እንዲገዙ የጥሬ ገንዘብ ድጋፍ ማድረግ እንደሚያስፈልግ አስታውቋል። በኬንያ ብቻ 1 ነጥብ 4 ሚሊየን እንስሳት በድርቁ ምክንያት የሞቱ ሲሆን በኢትዮጵያ ደግሞ 240 ሺህ የቤት እንስሳት ሞተዋል። በአጠቃላይ በአፍሪካ ቀንድ በተከሰተው ድርቅ ምክንያት 13 ሚሊዮን ዜጎችን የጎዳ ሲሆን ከፈረንጆቹ 1988 ዓ.ም በኋላ በታሪክ አውዳሚው የድርቅ እንደሆነ ድርጅቱ ገልጿል።
ደቡብ ሱዳን ውስጥ ከቅርብ ቀናት ወዲህ ከ150 በላይ ሴቶች፤ የወሲብ ጥቃት ተፈጽሞባቸዋል ወይም ሌላ ከወሲብ ጋር የተያያዘ በደል ደርሶባቸዋል ይላል የተባበሩት መንግስታት ድርጅት። ዋሺንግተን ዲሲ — ደቡብ ሱዳን ውስጥ ከቅርብ ቀናት ወዲህ ከ150 በላይ ሴቶች፤ የወሲብ ጥቃት ተፈጽሞባቸዋል ወይም ሌላ ከወሲብ ጋር የተያያዘ በደል ደርሶባቸዋል ይላል የተባበሩት መንግስታት ድርጅት። የተባበሩት መንግሥታት የህፃናት መርጃ ድርጅት /ዩኒሴፍ/ ኃላፊ፣ ሄነሪታ ፎሪ፣ የድርጅቱ የሰብዓዊ ጉዳዮች ኃላፊ ማርክ ሎውኩክ እና የድርጅቱ የሕዝባዊ ፈንድ ሥራ አስኪያጅ ናታሊያ ካንመ ባወጡት የጋር መግለጫ መሰረት፣ የወሲብ ጥቃቱን የፈፀሙት ብዙዎቹ መለያ የለበሱ ታጣቂዎች ናቸው። ሦስቱም ኃላፊዎች በጋራ በወሰዱት አቋም፣ ጉዳዩ የሚመለከታቸው ባለሥልጣናት ሁሉ ድርጊቱን እንዲያወግዙና በአጥፊዎቹ ላይም ተገቢውን ዕርምጃ እንዲወስዱ አሳስበዋል።
ሃምዴት ፣ ሱዳን (ሮይተርስ) – ወጣቷ ቡና ሻጭ ተከዜ ወንዝ ላይ አንድ ኢትዮጵያዊ ወታደር ከቤተሰቧ እና ወዳጆችዋ ጋር እንደነጠላት እና ለይቶ ወስዷት አስጨናቂ ምርጫ እንደሰጣት ትናግራች፡፡ የ 25 ዓመቷ ወጣት ከኢትዮጵያ ትግራይ ክልል ተሰዳ አሁን ባለችበት በሱዳን ሃምዳዬት የስደተኞች ካምፕ ለሮይተርስ “’ምረጪ – ወይ እገልሻለሁ ወይ እደፈርሻለሁ’ አለኝ” ስትል ተናግራለች፡፡ በታህሳስ ወር ወደ ስደተኛ ካምፑ ስትመጣ ያከማት ሃኪም ቴዎድሮስ ተፈራ ሊሙህ እርግዝናን እና በጾታዊ ግንኙነት የሚተላለፉ በሽታዎችን ለማስቆም ክኒን እንደሰጣት እና ወደ ሳይኮቴራፒስት እንደ መራት ለሮይተርስ አረጋግጧል፡፡ ለሱዳን ቀይ ጨረቃ በበጎ ፈቃድኝነት እያገለገለ ያለው ዶ/ር ሊሙህ “ወታደሩ ጠመንጃ ደቅኖ አስገድዶ ደፈራት፡፡ ኮንዶም እንዳለው ስትጠይቀው ‹ለምን ኮንዶም ያስፈልገኛል?› ብሎ መለሰላት” ሲል ወጣቷ የነገረችውን ነግሮናል፡፡ አምስት የዓለም አቀፍ እና የኢትዮጵያ ዕርዳታ ድርጅት ሠራተኞች ተመሳሳይ የጥቃት ሪፖርቶች ከትግራይ እንደደረሷቸው ተናግረዋል፡፡ የተባበሩት መንግስታት በዚህ ሳምንት በክልሉ ውስጥ የሚደረጉ ወሲባዊ ጥቃቶች እንዲቆሙ ጥሪ አቅርቧል፡፡ ከቀረቡት “ከፍተኛ ቁጥር” ካላቸው የሚረብሹ ክሶች መካከል ዘመዶቻቸውን ለመድፈር የሚገደዱና መሰረታዊ አቅርቦቶችን ለማግኘት የግብረ ሥጋ ግንኙነት እንዲፈጽሙ የሚገደዱ ሰዎች እንዳሉ የተ.መ.ድ የግጭቶች ወቅት ወሲባዊ ጥቃት ልዩ ተወካይ ያሳለፍነው ሃሙስ በሰጡት መግለጫ ገልጸዋል፡፡ የጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ መንግሥት እና ወታደራዊ መዋቅሩ ስለ አስገድዶ መድፈር ሪፖርቶች ከሮይተርስ ለተጠየቁት ጥያቄዎች ወዲያውኑ መልስ አልሰጡም። የኢትዮጵያ ባለሥልጣናት ቀደም ሲል የመብት ጥሰቶችን ክደው ጣቶቻቸውን በአመፀኝነት ወደሚከሱት የቀድሞ የክልሉ ገዥ ፓርቲ የትግራይ ህዝብ ነፃ አውጪ ግንባር (ሕወሓት) ቀስረዋል። የተባበሩት መንግስታት ልዩ ተወካይ ፕራሚላ ፓቴን በመግለጫው “በትግራይ ክልል በተፈጠረው ጠብ የሚሳተፉ አካላት ሁሉ በጾታዊ ጥቃት ወንጀል የዜሮ-መቻቻል ፖሊሲ እንዲወስዱ ጥሪዬን አቀርባለሁ” ብለዋል፡፡ በኢትዮጵያ ውስጥ በሚገኙ የስደተኞች መጠለያ ካምፖች ውስጥ ያሉ ሴቶችና ልጃገረዶች በተለየ ዒላማ የተደረጉ ሲሆን የህክምና ማዕከላት ለድንገተኛ የእርግዝና ማቋረጫ እና በጾታዊ ግንኙነት የሚተላለፉ ኢንፌክሽኖች ምርመራ ለማድረግ እየቸገራቸው መሆኑን መግለጫው ያሳያል። ሮይተርስ የአስገድዶ መድፈር ክሶችን በገለልተኝነት ማረጋገጥ አልቻለም። አብዛኛዎቹ ሚዲያዎች ከትግራይ ታግደዋል ፣ የእርዳታ ድርጅቶች ተጎጂዎች ጋር ተደራሽ ለመሆን ተቸግረዋል፣ የግንኙነት መስመሮችም ለሳምንታት ተቋርጠው ቆይተዋል። ዩኒፎርም ለባሽ አጥቂዎች ሮይተርስን ያነጋገረችው የ 25 አመቷ ሴት አጥቂዋ የኢትዮጵያ የፌደራል ጦር ዩኒፎርም ለብሶ እንደነበር ትናገራለች፡፡ አምስቱ የእርዳታ ሰራተኞች በበኩላቸው ሌሎች ሴቶች አጥቂዎቻቸው የአማራ ክልል ሚሊሻ ተዋጊዎች እና የኤርትራ ወታደሮች መሆናቸውን ገልፀዋል። ሁለቱም ከአብይ ሰራዊት ጋር ተባባሪ መሆናቸው ይታወቃል። ሮይተርስ ወጣቷን ያጠቃትን ሰው ማንነት መለየት አልቻለም። የአብይ ቃል አቀባይ ፣ የትግራይ ጊዜያዊ ገዥ ፣ የክልሉ ዋና ከተማ ከንቲባ ፣ የኤርትራ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር እና የኢትዮጵያ ጦር ቃል አቀባይ በአስገድዶ መድፈር ክሶች ዙሪያ አስተያየት እንዲሰጡ ቢጠየቁም ወዲያውኑ መልስ አልሰጡም። ሮይተርስ የህወሓትን ተወካዮች ማግኘት አልቻለም። የአማራ ክልል ቃል አቀባይ አቶ ግዛቸው ሙሉነህ በበኩላቸው በስልክ ለሮይተርስ “ስለዚያ ምንም መረጃ የለኝም” ብለዋል። በደርዘን ከሚቆጠሩ የአይን ምስክር ቃለመጠይቆች፣ ዲፕሎማቶች እና ከአንድ የኢትዮጵያ ጄኔራል ተቃራኒ በሆነ መልኩ ኢትዮጵያ እና ኤርትራ የኤርትራ ወታደሮች በኢትዮጵያ ውስጥ መኖራቸውን አስተባብለዋል፡፡ “ሴት ለምን ይደፈራል?” በዚህ ወር መጀመሪያ ላይ በመቀሌ የተካሄደው የፀጥታ አስከባሪ ባለሥልጣናት ስብሰባ በኢትዮጵያ መንግሥት ቴሌቪዥን በተላለፈበት ወቅት፣ አንድ ወታደር ከተማዋ በፌዴራል ኃይሎች ከተያዘች በኋላም እየደረሱ ስላሉ ጥቃቶች ተናግሯል። “ትናንት ተናድጄ ነበር። መቀሌ ከተማ ውስጥ ሴት ለምን ይደፈራል? በጦርነቱ ጊዜ ቢከሰት አያስደነግጥም ነበር … ግን ትናንትና ዛሬ የአካባቢው ፖሊሶች እና የፌደራል ፖሊሶች ባሉበት ሴቶች ይደፈራሉ።” ሲል ያልታወቀ ወታደር ተናግሯል። የአከባቢው ባለሥልጣናት ወታደሮች መመርመር ወይም ለፍርድ መቅረብ ይችሉ እንደሆነ አስተያየት ቢጠየቁም ወዲያውኑ ምላሽ አልሰጡም። የስደተኞች ካምፕ ሀኪም የሆነው ቴዎድሮስ ስላያቸው ሌሎች ሁለት የአስገድዶ መድፈር ጉዳዮችን ገልጻል። ከትግራይ ራውያን ከተማ ያመለጠች አንዲት ሴት በሯን ሲያንኳኩ የአማራ ልዩ ሀይል መሆናቸውን ስለለየቻቸው ሶስት ወታደሮች ትናግራለች። ቤቷ መግባት ስትከለክላቸው ሰብረው ገብተው ጥቃት እንደሰነዘሩባትም ተናግራለች። በውቅሮ ከተማ ውስጥ የሚሰሩ የእርዳታ ሰራተኞች አንድ ሚስቱ በኤርትራዊ ወታደሮች ሲትደፈር ተንበርክኮ እንዲያይ ስለተገደደ ሰው ለሮይተርስ ተናግረዋል። በዓዲግራት አንድ የህክምና ሰራተኛ በወታደሮች ቡድን የተደፈሩ ስድስት ሴቶችን ማከሙን ገልጾ ከደፈሯቸው በኋላ እርዳታ ለማግኘት እንዳይሞክሩ እንዳስጠነቀቋቸው ተናግሯል። ከቀናት በኋላ ወደ ፊት መጥተው ያጋጠማቸውን ለመንገር ድፍረትን ቢያገኙም፣ እነሱን ለማከም የሚያስችሉ መድኃኒቶች እንዳልነበሩ ሃኪሙ ተናግሯል። በመቀሌ ከተማ አንድ ሰው አንዲት የ19 አመት ታዳጊን መድፈር እንዲያቆሙ ወታደሮችን ሲለምን መደብደቡን ለሁለቱም ተጎጂዎች ህክምና ያደረገው የህክምና ባለሙያ ገልጿል። በመቀሌ የሚገኝ ኤልሻዳይ የሚባል የበጎ አድራጎት ድርጅት የአስገድዶ መድፈር ሰለባ ለሆኑ ሴቶች 50 አልጋዎች ማዘጋጀቱን ገለጿል። Posted byhornanarchists 2021/01/23 2021/01/24 Posted inGeneral ‘እጅግ በጣም አስቸኳይ ፍላጎት’: ረሃብ ትግራይን እያስጨነቀ ነው በካራ አና ተፅፎ በ Horn Anarchists ተተረጎመ ናይሮቢ፣ ኬንያ Download PDF እጅግ ከደከሙ ስደተኞች፣ በአጨዳ ወቅት አፋፍ ላይ እስከ ተቃጠሉ ሰብሎች ድረስ ረሃብ በኢትዮጵያ ትግራይ ክልል ውስጥ ከሁለት ወር በላይ ከዘለቀው ጦርነት በህይወት መትረፍ ለቻሉት ትልቅ ስጋት ጋርጦባቸዋል፡፡ ሰብአዊ እርዳታን ለማዳረስ የኢትዮጵያ መንግሥትን ተማፅነው ከገቡት የመጀመሪያ ግብረ ሰናይ ሠራተኞች ከወንዞች ውሃ እየጠጡ ስለተዳከሙ እና በተቅማጥ እየሞቱ ስላሉ ሕፃናት ይገልፃሉ፡፡ ሱቆች ከሳምንታት በፊት ተዘርፈው አልቀዋል፡፡ አንድ የአካባቢው ባለሥልጣን ታህሳስ 23 ቀን በተደረገ የመንግሥት እና የእርዳታ ሠራተኞች ስብሰባ ላይ እንደተናገሩት የተራቡ ሰዎች “አንዲት ብስኩት” ጠይቀዋል፡፡ ከ 4.5 ሚሊዮን በላይ ሰዎች ፣ የክልሉ ጠቅላላው ህዝብ ቁጥር ለማለት በሚያስችል ሁኔታ አስቸኳይ የምግብ እርዳታ ይስፈልጋቸዋል ሲሉ የስብሰባው ተሳታፊዎች ተናግረዋል፡፡ አንድ የትግራይ አስተዳዳሪ ታህሳስ 30 ቀን ባደረጉት ስብሰባ ላይ ያለ እርዳታው ባፋጣኝ ካልደረሰ “በመቶ ሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎች በረሃብ ሊሞቱ ይችላሉ” ሲሉ አስጠንቅቀው ነበር አሶሺዬትድ ፕሬስ ያገኛቸው ቃለ ጉባኤዎች ከፍተኛ ቁጥር ያላቸው ሰዎች በረሃብ መሞት እንደጀመሩ ያመለክታል፡ የዶክተርስ ዊዝ አውት ቦርደርስ (ድንበር የለሽ ሐኪሞች ) ድንገተኛ ክፍል ሃላፊ የሆኑት ማሪ ካርመን ቪኖልስ “እጅግ በጣም አስቸኳይ ፍላጎት አለ – ሰብአዊ እርዳታን ለማፋጠን በእንግሊዝኛ ምን ተጨማሪ ቃላትን መጠቀም እንዳለብኝ አላውቅም – እኛ አሁን በምንነናገርበት ጊዜ በየቀኑ ህዝቡ እየሞተ ነው ፡፡” ሲሉ ለአሶሺዬትድ ፕሬስ ገልፀዋል ነገር ግን የጦርነቱ መቀጠል ፣ የአንዳንድ ባለሥልጣናት ተቃውሞ እና የደረሰው ከፍተኛ ጥፋት የምግብ አቅርቦት ጥረቱ በሚፈለገው ልክ እንዳይሆን እንቅፋት ሆነዋል፡፡ ለ 4.5 ሚሊዮን ሰዎ ች 15 ኪሎግራም ራሽን ለመላክ ከ 2,000 በላይ የጭነት መኪኖች እንደሚያስፈልጉ የስብሰባው ቃለ ጉባኤ ያሳያል። እ.አ.አ. በ 1980 ዎቹ በኢትዮጵያ ተከስቶ የነበረው ረሃብ ምስሎች ዓለም አቀፋዊ ጩኸት ካስከተሉ አስርት ዓመታት በኃላ ኢትዮጵያ በዓለም በፍጥነት እያደጉ ካሉ ኢኮኖሚዎች ውስጥ አንዷ ሆናለች፡፡ ድርቅ ፣ ግጭቶች እና የመንግስት ሁኔታዎችን መካድ ትግራይ ላስተናገደችው እና 1 ሚሊዮን የሚገመት ሰዎችን ገድሏል ለሚባለው ረሃብ አስተዋጽኦ አድርጓል ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ (እ.ኤ.አ.) በህዳር ወር በጦር ኃይላቸው እና የተግራይ ክልል መንግስት መካከል ጦርነትን መጀመሩን ባወጁ ጊዜ 5 ሚሊዮን ያህል የህዝብ ብዛት ያለው የትግራይ ክልል በአንበጣ ወረርሽኝ በመጠቃቱ የምግብ ዋስትና ችግር አጋጥሞት ነበር። የትግራይ መሪዎች ለሦስት አስርት ዓመታት ያህል ኢትዮጵያን ተቆጣጥረው የነበረ ቢሆንም አቢይ አህመድ ስልጣን ከተቆናጠጠ እና በ 2019 የኖቤል የሰላም ሽልማት ያስገኙለትን ማሻሻያዎችን ካስጀመረ በኋላ ተገለው ቆይተዋል:: በጦርነቱ በሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎች ተገድለዋል። ከሃምሳ ሺህ በላይ የሚሆኑት ወደ ሱዳን የተሰደዱ ሲሆን አንድ ዶክተር አዲስ መጤ ስደተኞች ላይ የረሃብ ምልክቶች በብዛት እንደሚታዩ ተናግረዋል። ሌሎች አሁንም በረሃ ውስጥ ተሸሽገዋል፡፡ በቅርቡ ከትግራይ የወጣች አንዲት ሴት ከብቶች ፣ ፍየሎች እና ማጨድ የቻሉትን እህል ይዘው ከመጡ ሰዎች ጋር በዋሻ ውስጥ እንደቆየች ገልፃለች ፡፡ የአዲግራት ካቶሊካዊት ቤተክርስትያን ጳጳስ በላኩት ደብዳቤ “በጦርነቱ መዘዝ እና በምግብ እጦት ሰዎች ሲሞቱ መስማት የየዕለት እውነታ ነው” ሲሉ ገልፀዋል፡፡ የተመጣጠነ ምግብ እጥረትን በማከም ረገድ ወሳኝ የሆኑ ሆስፒታሎችና ሌሎችም ጤና ጣቢያዎች ወድመዋል ፡፡ በገቢያዎች ውስጥ ምግብ “አይገኝም ወይም እጅግ ውስን ነው” ሲል የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ገልፅዋል። ምንም እንኳን የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ኅዳር ላይ ሰራዊታቸው ድል መቀናጀቱን ቢያበስሩም ወታደራዊ እና ሌሎች አጋዥ ተዋጊዎቻቸው ለቀድሞው የክልሉ ባለስልጣናት መራራ ጠላት ከሆኑት የጎረቤት ኤርትራ ወታደሮች ጋር አሁንም ንቁ ሆነው በትግራይ ውስጥ ይገኛሉ ፡፡ ፍርሃት ብዙ ሰዎች ወደ ውጭ እንዳይወጡ አድርጓቸዋል፡፡ ሌሎች ደግሞ ይሸሻሉ፡፡ የትግራይ አዲስ ባለሥልጣናት ከ 2 ሚሊዮን በላይ ሰዎች መፈናቀላቸውን ተናግረዋል ፣ የአሜሪካ መንግሥት የሰብዓዊ ዕርዳታ ቢሮ ይህንን ቁጥር “አስደንጋጭ” ብሎታል፡፡ የተባበሩት መንግስታት እርዳታ የደረሰላቸው ሰዎች ቁጥር “እጅግ ዝቅተኛ” ነው ብሏል። የኢትዮጵያ መንግስት ከፍተኛ ባለስልጣን የሆኑት ሬድዋን ሁሴን በትግራይ ያሉ ባልደረቦቻቸው ስላስተላለፉት የረሀብ ማስጠንቀቂያ አስተያየት እንዲሰጡ ለቀረበላቸው ጥያቄ ምላሽ አልሰጡም ፡፡ በኤርትራ አቅራቢያ፣ በሰሜን ሽሬ አካባቢ እጅግ የከፋው ጦርነት የተካሄደበት ቦታ ሲሆን በአካባቢው እጃቸው ከተለካ ሕፃናት ውስጥ እስከ 10% የሚሆኑት ለከባድ አጣዳፊ የተመጣጠነ ምግብ እጥረት መመርመሪያ መስፈርት ያሟሉ ሲሆን በርካታ ሕፃናትም ተጠቂ መሆናቸውን የተባበሩት መንግስታት ምንጭ አስታውቋል፡፡ በርካታ የሰብዓዊ እርዳታ ሠራተኞች ላይ የተጋረጠውን የተደራሽነት አደጋ በመግልፅ መረጃ ሰጪው ማንነታቸው እንዳይገለጥ ጠይቀዋል፡፡ በሽሬ ከተማ አቅራቢያ ባለፉት ዓመታት ከኤርትራ የተሰደዱ ወደ 100,000 የሚጠጉ ስደተኞችን የሚይዙ ካምፖች ይገኛሉ፡፡ የተባበሩት መንግስታት የስደተኞች ከፍተኛ ኮሚሽነር ፊሊፖ ግራንዲ ሀሙስ እንዳሉት “ወደ ከተማ የገቡት ሰዎች ተዳክመዋል ማቅረብ ያልተቻለ እርዳታ በመለመን ላይ ናቸው” ብለዋል፡፡ ምግብ ዒላማ ሆኖ ቆይቷል፡፡ በዩናይትድ ኪንግደም የተቋቋመ የጥናት ቡድን የሽሬ አካባቢን የሳተላይት ምስሎችን በመተንተን በተባበሩት መንግስታት የስደተኞች መጠለያ ግቢ ውስጥ ያሉ ሁለት የዓለም ምግብ ፕሮግራም የመጋዘን ሕንፃዎች ተለይተው “ተደምስሰዋል”፡፡ የዲኤክስ ኦፕን ኔትወርክ በማን እንደተደመሰሱ መለየት ባይችልም ቅዳሜ አዲስ ጥቃት መመዝገቡን ዘግቧል ፡፡ የግንኙነት መስመሮች ደካማ በመሆባቸው እና ጋዜጠኞች ከአካባቢው እንዲዘግቡ ስላልተፈቀደላቸው በትግራይ ውስጥ የሚፈጠሩ ክስተቶችን ማረጋገጥ እና ማስረጃ ማሰባሰብ እጅግ ፈታኝ ነው። በአዲግራት ፣ በአድዋ እና በአክሱም ከተሞች “በደረስንባቸው ቦታዎች ሲቪሎች ላይ የሚደርሰው ጉዳት እጅግ በጣም ከፍተኛ ነው” ሲሉ የድንበር የለሽ ሐኪሞች የድንገተኛ ክፍል ባለስልጣን ቪኖሌስ ገልፀዋል፡፡ ውጊያን እና የጤና አገልግሎት እጥረቱንም ጠቅሰዋል፡፡ ረሃቡ “በጣም አሳሳቢ ነው” የውሃ እጥረትም ከፍተኛ ነው፡፡ ከ 140,000 በላይ ነዋሪ ያላት አዲግራት ከተማ ውስጥ ከ 21 የውሃ ጉድጓዶች መካከል አሁን የሚሰሩት ሁለቱ ብቻ በመሆናቸው ሰዎች ከወንዝ ውሃ እንዲጠጡ ተገደዋል፡፡ የንፅህና ጉድለተም በሽታን ይስከትላል፡፡ ቪኖሌስ “ከከተማው 10 ኪ.ሜ ያህል(6 ማይል) ርቆ ለወጣ የአደጋው ሙሉ ገፅታ ይታያል” ሲሉ ተናግረዋል፡፡ ያለ ምግብ የሰብአዊ እርዳታ ሠራተኞች የችግሩን መጠን ለመለካት ይቸገራሉ፡፡ በኢትዮጵያ የ “Action Against Hunger” ዳይሬክተር የሆኑት ፓኖስ ናቭሮዚዲስ “ከዋና አውራ ጎዳናዎች መጓዝ ባለመቻሉ አሁንም ልናገኛቸው ያልቻልናቸው ሰዎች ሁኔታ እንዴት የከፋ ሊሆን እንደሚችል ጥያቄ ያስነሳል” ብለዋል፡፡ ከግጭቱ በፊት የኢትዮጵያ ብሄራዊ አደጋ አስተዳደር አካል አንዳንድ የትግራይ ወረዳዎችን የምግብ ዋስትና እጥረት በመኖሩ ለእርዳታ ቅድሚያ ሰጥቷቸው ነበር ፡፡ ናቭሮዚዲስ እንዳሉት አንዳንዶቹ ቀድሞውኑ ከፍተኛ የሆነ የተመጣጠነ ምግብ እጥረት የነበረባቸው ከሆነ ቀውሱ ከጀመረ ሁለት ወር ተኩል በኃላ በሺዎች የሚቆጠሩ ሕፃናት እና እናቶች አፋጣኝ እርዳታ እንደሚፈልጉ መገመት አያዳግትም ብለዋል፡፡ በአሜሪካ በገንዘብ የሚደገፈው እና የሚተዳደረው የረሃብ ቅድመ ማስጠንቀቂያ ሲስተምስ ኔትወርክ እንዳለው በማዕከላዊ እና ምስራቃዊ ትግራይ ክፍሎች ከርሀብ በታች በሆነ የአስቸኳይ ጊዜ ምዕራፍ 4 ውስጥ እንደሚገኙ ግምት አለ፡፡የሚቀጥሉት ወራቶች በጣም ወሳኝ ናቸው ሲሉ በኢትዮጵያ የካቶሊክ የእርዳታ አገልግሎቶች ተወካይ ጆን ሹምላንስኪ ተናግረዋል፡፡ ቡድናቸው እስካሁን ድረስ ለ 70 ሺህ ይህል የትግራይ ሰዎች የሶስት ወር የምግብ አቅርቦት መስጠቱን ተናግረዋል ፡፡ ተዋጊዎች ረሃብን እንደ መሣሪያ ይጠቀማሉ ወይ ለሚለው ለእርዳታ ሰጪ ሰራተኞች በጣም አሳሳቢ ለሆነው ጥያቄ ሹምላንስኪ በኢትዮጵያ የመከላከያ ኃይል እና ፖሊስ ውድቅ ያደረጉት ሲሆን ሌሎች ጋር ያለውን እንደማያውቁ ተናግረዋል፡፡ “እነሱም በቂ ምግብ የላቸውም ብዬ አስባለሁ” ብለዋል፡፡ Posted byhornanarchists 2021/01/21 2021/01/23 Posted inGeneral አስቸኳይ የሰብአዊ እርዳታ በትግራይ መዳረስ ለኢትዮጵያ የሰላም ጉዞ የመጀመሪያ እርምጃ ነው የተለጠፈው በ 07/05/2013 የኤችአር / ቪፒ ብሎግ – በትግራይ ክልል ውስጥ የተነሳው ግጭት ከሁለት ወራት በላይ አስቆጥሯል፡፡ ሁኔታው ለአካባቢው ህዝብ በጣም ተስፋ አስቆራጭ ከመሆኑም በላይ በኢትዮጵያም ሆነ በመላው ክልል ያሉ ሁኔታዎችን እጅግ ተለዋዋጭ አድርጓቸዋል፡፡ እኔም ለኢትዮጵያ አመራር ግልፅ መልእክት አስተላልፌያለሁ ፤ እኛ ለመርዳት ዝግጁ ነን ፣ ነገር ግን ለሰብአዊ ዕርዳታ ሰጪዎች ተደራሽ መንገድ እስካልተገኘ ድረስ የአውሮፓ ህብረት ለኢትዮጵያ መንግስት ያቀደውን የበጀት ድጋፍ መስጠት አይችልም ፡፡ የትግራዩ ደም አፋሳሽ ጦርነት እንደሚያስታውሰን ሆን ተብለው ግጭቶችን ለማብረድ እርምጃዎች ካልተወሰዱ ግጭቶች እየተባባሱ ይሄዳሉ፡፡ ከሁለት ወራት በፊት የውስጥ ጉዳይ ተብሎ የተጀመረው ጠብ ከክልልሉ እና ፌዴራል መንግሥቱ አልፎ መላውን ቀጠና እያናጋ ይገኛል፡፡ በመሬቱ ላይ ያለው ሁኔታ ግን ፍፁም ከውስጣዊ ‹የሕግ ማስከበር ዘመቻ› ያለፈ ነው፡፡ በዘር ላይ ያነጣጠረ ጥቃት ፣ ግድያ ፣ ከፍተኛ ዘረፋ ፣ አስገድዶ መደፈር ፣ ስደተኞችን በኃይል መመለስ እና ሌሎች የጦር ወንጀሎች ሊሆኑ የሚችሉ ተግባሮች እየተፈፀሙ እንዳሉ ተደጋጋሚ ዘገባዎችን እየደረሱን ነው፡፡ ከ 2 ሚሊዮን በላይ ሰዎች ከአካባብያቸው ተፈናቅለዋል፡፡ ሰዎች በጣም ርዳታ በሚፈልጉበት ጊዜ ላይ ቢሆኑም በተጎዱ አካባቢዎች ያለው ተደራሽነት እጅግ ውስን ነው ፣ ይህም የሰብዓዊ ዕርዳታን ለማድረስ በጣም ከባድ ያደርገዋል ፡፡ በመሬቱ ላይ ያለው ሁኔታ ግን ፍፁም ከውስጣዊ ‹የሕግ ማስከበር ዘመቻ› ያለፈ ነው፡፡ በዘር ላይ ያነጣጠረ ጥቃት ፣ ግድያ ፣ ከፍተኛ ዘረፋ ፣ አስገድዶ መደፈር ፣ ስደተኞችን በኃይል መመለስ እና ሌሎች የጦር ወንጀሎች ሊሆኑ የሚችሉ ተግባሮች እየተፈፀሙ እንዳሉ ተደጋጋሚ ዘገባዎችን እየደረሱን ነው፡፡ ከ 2 ሚሊዮን በላይ ሰዎች ከአካባብያቸው ተፈናቅለዋል፡፡ ሰዎች በጣም ርዳታ በሚፈልጉበት ጊዜ ላይ ቢሆኑም በተጎዱ አካባቢዎች ያለው ተደራሽነት እጅግ ውስን ነው ፣ ይህም የሰብዓዊ ዕርዳታን ለማድረስ በጣም ከባድ ያደርገዋል ፡፡ በተጨማሪም የግጭቱ መከሰት ለቀጠናውም ተርፏል፣ ለምሳሌ የኤርትራ ወታደሮች በትግራይ ወታደራዊ እንቅስቃሴ ውስጥ የተሳተፉ ሲሆን የኢትዮጵያ ወታደሮች ከሶማሊያ ወጥተዋል፡፡ 55,000 የሚሆኑ ስደተኞችም ወደ ሱዳን ተሰደዋል፡፡ በሱዳን እና ኢትዮጵያ ድንበር አካባቢዎችም አደገኛ ፍጥጫዎች እየተባባሱ ነው፡፡ ግጭቱ ሌሎች አገሮችን በማሳተፍ ወይንም ተጽዕኖ በመፍጠር ለአካባቢው መረጋጋት ሁሉ ቀጥተኛ ስጋት ሆኗል፡፡
ፈጣን፣ ቀላል እና ደህንነቱ የተጠበቀ የካሲኖ መክፈያ ዘዴ ይፈልጋሉ? DaoPay ሂሳቡን ያሟላል። እ.ኤ.አ. በ2001 የተመሰረተው ዳኦፓይ በ60+ አገሮች ውስጥ ላሉ በሚሊዮን ለሚቆጠሩ ተጠቃሚዎች በጥሪ ክፍያ ልውውጥን የሚያመቻች የአውሮፓ የባንክ ስርዓት ነው። በተጨማሪም, በርካታ ልዩ ባህሪያትን ያቀርባል, ይህም በመስመር ላይ የቁማር ቦታ ውስጥ በጣም ፈጠራ የክፍያ መፍትሄዎች አንዱ ያደርገዋል. ለምሳሌ፣ የካሲኖ አካውንትዎን ገንዘብ ለማድረግ የሚያስፈልግዎ ነገር ቢኖር መደወል ወይም የጽሑፍ መልእክት መላክ ብቻ ነው፣ እና ስርዓቱ የስልክ ሂሳብዎን ያስከፍላል። ይህን ዘዴ ለመጠቀም እንደ የባንክ ሒሳብዎ ወይም የክሬዲት ካርድ ቁጥርዎ ያሉ የግል መረጃዎችን ማቅረብ አያስፈልግዎትም። About CasinoRankContact usResponsible gamingCookie policyPrivacy policy BitcoinMasterCardVisaNeteller RTPባካራትBlackjackፖከርSlots በ2022 ለማሸነፍ ምርጥ ዕድሎች ያላቸው 5 ምርጥ የመስመር ላይ የቁማር ጨዋታዎችበጣም አስቂኝ የካዚኖ ቀልዶች እና የሁሉም ጊዜያት ቀልዶችስለ ካዚኖ ጉድጓድ አለቆች ማወቅ ያለብዎት ነገር ሁሉእ.ኤ.አ. በ 2022 የዋጋ አሰጣጥ መስፈርቶችን ለማጽዳት በጣም ጥሩው ቦታዎች
የታሊባን ተዋጊዎች ማዕከላዊ አፍጋኒስታን ውስጥ በሚገኝ ወታደራዊ የጦር ካምፕ ውስጥ ከባድ የአጥፍቶ ጠፊ የቦምብ ፍንዳታና የጠመንጃ ጥቃቶችን አካሂደው 18 የደኅንት አባሎች መቁሰላቸው ተገለፀ። ዋሺንግተን ዲሲ — የታሊባን ተዋጊዎች ማዕከላዊ አፍጋኒስታን ውስጥ በሚገኝ ወታደራዊ የጦር ካምፕ ውስጥ ከባድ የአጥፍቶ ጠፊ የቦምብ ፍንዳታና የጠመንጃ ጥቃቶችን አካሂደው 18 የደኅንት አባሎች መቁሰላቸው ተገለፀ። ባለሥልጣናት እንደገለፁት፣ ጥቃቱ የደረሰው ዛሬ ሰኞ ማለዳ ከካቡል 50 ኬሜ ርቀት ላይ ባለው የዋርዳክ ክፍለ ሀገር ዋና ከተማ ማኢዳን ሸሃህር ነው። የክፍለ ሀገሩ ጤና ጥበቃ ባለሥልጣንት ለቪኦኤ በሰጡት መግለጫ፣ አምቡላንሶች በጥቃቱ የሞቱትን 18 አስከሬኖች ጨምሮ ወደ 50 ያህል ቁስለኞችን ወደ አካባቢው ጤና ጣቢያ ማመላለሳቸውን ተናግረዋል።
★የቆርቆሮ ብረታ ብረትን አወቃቀሩን፣ ጠንካራ እና ቀላል በአጠቃላይ፣ በኤሌክትሮፊዮሬሲስ ቀለም እና ፀረ-ዝገት ቴክኖሎጂ ምክንያት ከዚንክ ፕላቲንግ የበለጠ የቅንጦት ይመስላል።መርፌን መቅረጽ ይቀበላል ፣ ለመጠለያዎች ሊያገለግል ይችላል ፣ ለወደፊቱ ለመገጣጠም እና ለመገጣጠም ምቹ ነው።ነገር ግን የፊኛ መያዣው በእጅ የመቆፈር ትንሽ ተጨማሪ ምልክቶች ሊኖሩት ይችላል። ★ቻሲሱ ሲቸገር ከሳጥኑ በታች ያሉትን ሁለት ብሎኖች መንቀል፣የቻሲሱን በር ከፍተው፣የአምዱ ገደብ ስፒሩን አውጥተው ሳጥኑን ማዞር ያስፈልግዎታል።በሚሽከረከርበት መገጣጠሚያ ላይ የናይሎን ማጠቢያ አለ, ስለዚህ በሚሽከረከርበት ጊዜ ምንም የጠቅታ ስሜት አይኖርም.ከስር ወደ ላይ ብሎኖች መጫን፣ ደንበኛው ሲጭን ወደ ጠባብ በር ለመግባት ምቹ ነው፣ መፈታታት ካለበት። ጥያቄዝርዝር MDC-02 የካርቱን ምስል የጥርስ ወንበር ክፍል ለልጆች ★ውዱ ዳይኖሰር፣ ፈገግ ያለ ሰማያዊ ድመት እና ሚኒ አሳ በተአምራዊ ሁኔታ ወደ የጥርስ ወንበር፣የጎን ሳጥን እና የመሳሪያ ትሪ ተለውጠዋል፣ይህም በጣም ፈጠራ ያለው ንድፍ ነው።ይህ የእኛ የጥርስ ልጆች የካርቱን ክፍል ይባላል። ★የዲቪ ማጫወቻ ካርቱን ፊልሞችን ይጫወታሉ ይህም ልጆች ህመምን ችላ እንዲሉ የሚያደርጋቸው ዘና ባለ ሁኔታ ውስጥ የአፍ ውስጥ ቀዶ ጥገናን እንዲያሟሉ ያደርጋል።በሰማያዊ ድመት ውጭ ፣ በሆድ ውስጥ አይደለም ።ያ የአፕል ጎን ሳጥን ነው።እና የእሱ ረዳት ትሪ ከአሁን በኋላ በዳይኖሰር ራስ ውስጥ የለም፣ በምትኩ ከፖም ጎን ሳጥን አጠገብ።
የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት፤ ለኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን (ኢቢሲ) እና ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት የቦርድ አባላትን ሹመት በአብላጫ ድምጽ ማጽደቁ ተሰምቷል። የመንግስት ኮሚዩኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትሩ ዶ/ር ለገሠ ቱሉ የኢቢሲ ቦርድ ሰብሳቢ ሆነው ሲሾሙ፤ የጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ የማህበራዊ ዘርፍ አማካሪ የሆኑት ዲያቆን ዳንኤል ክብረት ደግሞ ለሶስት ተከታታይ ጊዜ በፕሬስ ድርጅት የቦርድ በአባልነት በመሾም ብቸኛው መሆናቸው ተጠቁሟል። በሃሚድ አወል የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት፤ ለኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን (ኢቢሲ) እና ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት የቦርድ አባላትን ሹመት በአብላጫ ድምጽ አጸደቀ። የመንግስት ኮሚዩኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትሩ ዶ/ር ለገሠ ቱሉ የኢቢሲ ቦርድ ሰብሳቢ ሆነው ሲሾሙ፤ የጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ የማህበራዊ ዘርፍ አማካሪ የሆኑት ዲያቆን ዳንኤል ክብረት ደግሞ ለሶስት ተከታታይ ጊዜ በፕሬስ ድርጅት የቦርድ በአባልነት በመሾም ብቸኛው ሆነዋል። የብሔራዊ ቴሌቪዥን እና ሬድዮ ጣቢያዎችን በስሩ ለሚያስተዳድረው ኢቢሲ በቦርድ አባልነት የተሾሙት ግለሰቦች ዘጠኝ ናቸው። ተጠሪነቱ ለተወካዮች ምክር ቤት ለሆነው ኢቢሲ የቦርድ አባላት የሚሰየሙት፤ አግባብነት ካላቸው ተቋማት እና ከልዩ ልዩ የህብረተሰብ ክፍሎች ተወጣጥተው መሆኑን በማቋቋሚያ አዋጁ ላይ ሰፍሯል። የቦርድ አባላቱ የሚሾሙት በጠቅላይ ሚኒስትሩ አቅራቢነት እንደሆነ በአዋጁ ተደንግጓል። በሶስት ድምጸ ተዐቅቦ ሹመታቸው ከጸደቀላቸው የአቢሲ ቦርድ አባላት መካከል የተቃዋሚው የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባል አቶ ዩሱፍ ኢብራሂም ይገኙበታል። አቶ ዩሱፍ ካለፈው ዓመት መስከረም 2014 ጀምሮ የአዲስ አበባ ከተማ የመንግስት ንብረት አስተዳደር ባለስልጣን ኃላፊ ሆነው በመስራት ላይ ያሉ ናቸው። የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን ቦርድ ውስጥ የተቃዋሚ ፓርቲ አመራሮች በአባልነት ሲካተቱ የአሁኑ የመጀመሪያ ጊዜ አይለም። የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ (ኦፌኮ) ሊቀመንበር የሆኑት ፕሮፌሰር መረራ ጉዲና ከዚህ ቀደም በነበረው ቦርድ ውስጥ አባል ሆነው አገልግለዋል። በዛሬው ሹመት፤ የኢቢሲን የስራ አመራር ቦርድ ላለፈው አንድ ዓመት ገደማ በሰብሳቢነት ሲመሩ የቆዩትን ዶ/ር አለሙ ስሜን በመተካት ቦታውን የተረከቡት፤ የመንግስት ኮሚዩኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትሩ ዶ/ር ለገሠ ቱሉ ናቸው። የቀድሞው መንግስት ኮሚዩኒኬሽን ጽህፈት ቤት ሚኒስትር የነበሩት አቶ አህመድ ሽዴ እና ጌታቸው ረዳም እንዲሁ በተለያዩ ጊዜያት የኮርፖሬሽኑን ቦርድ በሰብሳቢነት መርተዋል። በዛሬው የኢቢሲ ቦርድ አባላት ሹመት ዝርዝር ውስጥ አዳዲስ ተሿሚዎች ተካትተዋል። የፖፑሌሽን ሚዲያ ሴንተርን ለ19 ዓመታት የመሩት የሚዲያ ባለሙያው ዶ/ር ንጉሴ ተፈራ ከተሿሚዎቹ አንዱ ናቸው። የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ቋንቋዎች ጥናት መምህሯ ዶ/ር ሙና አቡበከር፣ የትምህርት ሚኒስቴር የኮሚዩኒኬሽን ባለሙያዋ ወ/ሮ አመለወርቅ ህዝቄል በቦርድ አባልነት ከተሾሙት ውስጥ ይገኙበታል። በዛሬው የፓርላማ ውሎ፤ ከኢቢሲ በተጨማሪ ዕለታዊዎቹን “አዲስ ዘመን” እና “ዘ ኢትዮጵያን ሄራልድ” ጋዜጦች የሚያሳትመው የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅትም ዘጠኝ የቦርድ አባላት ተሹመውለታል። የፕሬስ ድርጅት ቦርድ ሰብሳቢ ሆነው የተሾሙት የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ ፕሬዝዳንት የሆኑት ዶ/ር ምህረት ደበበ ናቸው። የፕሬስ ድርጅትን ቦርድ በሰብሳቢነት ሲመሩ የቆዩት የኦሮሚያ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አወሉ አብዲ ነበሩ። ከአቶ አወሉ በፊት የንግድ እና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስትር ዲኤታው አቶ ካሳሁን ጎፌ በተመሳሳይ ቦርዱን በሰብሳቢነት መርተውታል። ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ወደ ስልጣን ከመምጣታቸው በፊት የመንግስት ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ጽህፈት ቤት ሚኒስትር ዴኤታ የነበሩት ፍሬህይወት አያሌውም የቦርዱ ሰብሳቢ ነበሩ። የጠቅላይ ሚኒስትር አብይ የማህበራዊ ዘርፍ አማካሪ የሆኑት ዲያቆን ዳንኤል ክብረት ለሶስት ተከታታይ ጊዜያት በፕሬስ ድርጅት ቦርድ አባልነት በመሾም ብቸኛ ሆነዋል። ዲያቆን ዳንኤል ለመጀመሪያ ጊዜ የተሾሙት በሐምሌ 2010 ዓ.ም ነበር። በተመሳሳይ ከሁለት ዓመት በፊት በመጋቢት 2012 የተቋሙ የቦርድ አባላት ሲሾሙ፤ ዲያቆን ዳንኤል ለሁለተኛ ጊዜ በጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አቅራቢነት ተሹመዋል። የዲያቆን ዳንኤል ሹመት በወቅቱ ሲጸድቅ ባልተመለደ መልኩ ከፓርላማ አባላት ከፍተኛ ተቃውሞ ገጥሞት ነበር። ሹመቱ በቀረበት ዕለት ስብሰባውን ከታደሙ የፓርላማ አባላት መካከል 129 ያህሉ የተቃውሞ ድምጻቸውን የሰጡ ሲሆን 27 የፓርላማ አባላት ደግሞ ድምጽ ከመስጠት ታቅበው ነበር። አከራካሪው የዲያቆን ሹመት በወቅቱ የጸደቀው በ146 የፓርላማ አባላት ድጋፍ፣ በአብላጫ ድምጽ እንደነበር ይታወሳል። የፕሬስ ድርጅት የቦርድ አባላት ሹመት ከሁለት ዓመት ከመንፈቅ በፊት ይህን መሰሉን ተቃውሞ ቢያስተናግድም፤ በዛሬው የፓርላማ ውሎ ግን ከአንዲት የምክር ቤት አባል ድምጽ ተዐቅቦ በስተቀር በሹመቱ ላይ ተቃራኒ አስተያየት እንኳ አልቀረበም። በዛሬው የተወካዮች ምክር ቤት መደበኛ ስብሰባ ከተገኙ 244 የፓርላማ አባላት መካከል 243ቱ ለቦርዱ አባላቱ ሹመት ድጋፋቸውን ገልጸዋል። የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅትን እና የኢቢሲ የስራ አመራር ቦርድ አባላት ሹመት “ከጾታ ስብጥር” አንጻር የገመገሙ አንድ የፓርላማ አባል፤ የሴቶች ድርሻ መስተካከል እንዳለበት አሳስበዋል። ተስፋነሽ ተፈሪ የተባሉት እኚሁ የምክር ቤት አባል ለፓርላማ ተጠሪ የሆኑ ተቋማት የቦርድ አባላት ሹመት ላይ የሴቶች ቁጥር ማነሱን አንስተው፤ “የሴቶች ድርሻ ሃምሳ በመቶ መሆን አለበት” የሚል አስተያየት ሰንዝረዋል። በተወካዮች ምክር ቤት የመንግስት ተጠሪው አቶ ተስፋዬ በልጅጌ፤ የሁለቱ መስሪያ ቤቶች የቦርድ አባላት ምልመላ ሲደረግ ታሳቢ ከተደረጉ ነጥቦች መካከል “የወጣቶችና ሴቶችን ተሳትፎ እና ውክልና” አንዱ መሆኑን ለአባላቱ ተናግረዋል። ፕ/ር መሐመድ አብዶ የተባሉ ሌላ የፓርላማ አባል “ሹመቶች ሲጸድቁ በጅምላ ሳይሆን በግለሰብ ደረጃ ስም እየተጠራ ቢሆን፤ አንዱ አንዱ ላይ ተደርቦ፣ ጠንካራ ያልሆነው ጠንካራው ላይ ተደርቦ እንዳያልፍ ይጠቅማል” የሚል አስተያየት ሰጥተዋል። ፕ/ር መሐመድ የፓርላማ አባላት ለሹመት በቀረቡ “በእያንዳንዱ ዕጩዎች ላይ አስተያየት ሊሰጡ ይገባል” የሚል ሃሳባቸውን አንጸባርቀዋል። የተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አቶ ታገሰ ጫፎ፤ ፕ/ር መሐመድ ላነሱት አስተያየት በሰጡት ማብራሪያ “የሚያከራክር ጉዳይ ካለ ባከራከረው ተሿሚ ግለሰብ ላይ ለብቻው ድምጽ ይሰጥበታል። በዛሬው ላይ በተለየ መልኩ የቀረበ ባለመኖሩ ነው። በተለየ መልኩ ከቀረበ [ግን] በተለየ መልኩ ጉዳዩ በቀረበበት አካል ላይ ለብቻው ድምጽ ይሰጣል” ብለዋል። (ኢትዮጵያ ኢንሳይደር)
“ዋሓዝቲ ሩባታት ካብ ቅርፃዊ ትሕዝቶ ሓደ ኸባቢ ንላዕሊ ጠቐምቲን ንህይወት ደቂ ሰባት ወሰንትን 'ዮም “ ክብሉ ኣብ ምብራቃዊ ኤስያን ጉዳያት ፓስፊክን ተሓባብሪ ፀሓፊ ዴቪድ ስቲልዌል ኣብ ቀረባ እዋን ዝተኻየደ ምሕያል ምምሕዳር ተሳገርቲ ወሃብቲ ሩባታት ኢንዶ ፓስፊክ ኣብ ዘዳለዎ ኮንፈረንስ ተዛሪቦም ። “ እዚ ሓቂ ድማ ህዝቢ ሜኮንግ ይፈልጥዎ “ ይብሉ ንሶም ወሲኾም “ ምኽንያቱ ንሳቶም እዮም ምስቲ ንዕዑ ስዒቦም ካብ ላዕለዎት ተፋሰስ ዝመጽእ ሓደጋታት ውሕጅ ዝነብሩ እቲ ንህይወቶም ኣገዳሲ ዝኾነ ወሓዚ ማይ ንብዓሰርተ ሚልዮናት ዝቑጸሩ ህዝቢ ሜኮንግ 'ውን ሓደጋ ኮይኑ ይርከብ ።” ማእከላይ ምብራቅ ምዕራብ (EWC) ምስ ጉዳያት ወፃኢ ኣሜሪካን ሜኮንግ ብምትሕብባር ብዝሓለፍ ሓሙስ ጥቅምቲ ኣብ 15/2020 ቪድዮ ኮንፈረንስ ፣ ኣርቀቅቲ ሕጊ ፣ ምሁራን ፣ተወከልቲ ሲቪክ ማሕበራትን ካልኦት ኣብ ከባቢ ኢንዶ ፓስፊክ ዝርከቡ መሻርኽቲ ተወሃሃዲ ምምሕዳር ተሳገርቲ ተፋሰሳት ዝጠመተ ብሉፃት ተሞክሮታት ዝተለዋወጡሉን ኮንፈረንስ ነይሩ ። ኣብቲ እዋን ተሓባባሪ ኣብ ምብራቅ ኤስያን ጉዳያት ፓስፊክ ተሓባባሪ ፀሓፊ ዴቪድ ስቴልዌል ነቲ ሓዱሽ ክልቲኣዊ ዝምድና ኣሜሪካ አብ ሜኮንግ ዝርከባ ሓሙሽተ ሃገራት ገልፍ እትገብሮ ምትእትታው ዝያዳ ኣስሚሮሙሉ እዮም ። ንሶም ወሲኾም ኣሜሪካ ኣብቲ ቦታ ንዘለዋ ተገዳስነት ከም መራኣያ ዝኸውን ካብ 2009 ጀሚራ 3.9 ቢልዮን ዶላር ንኮምሽን ወሓዝቲ ማያት ሜኮንግ ከምኡ'ውን ግልፂ ምሕደራ ኣብቶም ተሳገርቲ ተፋሰሳት ንኽሰፍን እትገብሮ ፃዕሪ ንኢዶም 'ዮም ። ስቴልዌል ቻይና ነቶም ወሓዝቲ ማያት ሜኮንግ ምስምሳት ብምፍጣር ብዓብላልነት ንምጥቃም ነቲ ዓመት ሙሉእ ዝውሕዝ ማይ ፀገም ንምፍጣር እተካይዶም ምንቅስቃሳት ኣሜሪካ ከምዘተሓሳሰባ ተዛሪቦም እዮም። ኣምባሳደር ኣሜሪካ ኣብ ታይላንድ ማይክል ዲሳምብሬ ከምዝበልዎ “ኣብ ተፋሰስ ማይ ሜኮን ዝስርሑ ስራሕቲ ክዕወቱ ዝኽእሉ ኣብ ፅኑዕ መምርሕን ምሕዝነትን ጥራሕ ኣይኮነን ግልፂ ዝኾነ ዝርገሐ ሓበሬታ'ውን ክህልው ከሎዩ ። ነዚ 'ውን እዩ ኣሜሪካ ብናይ ገዛእ ርእሳ ተበግሶ ኣብ ምእካብ ፀብፃባት ወሓዝቲ ማይ ሜኮንግ ልዕሊ 60 መንግስታዊን ዘይመንግስታዊን መሓዙት ብምትሕብባር ምልውዋጣት ፀብፃባት ሳይንስ መሰረት ዝገበረ ውሳነ ክሕብ ዝኽእል ኣሰራርሓ ዝፈጠረት ። ከምኡ'ውን ኣብ ዝሓለፈ ዓመት The Mekong Water.org ዝተባህለ መደብ ብማይክ ፓምፔኦ ከምዝተላለየ ዝፍለጥ እዩ ። እቲ መደብ ልዕሊ 40 ዝኾኑ ንኹለመዳያት ምንቅስቃስ እቲ ማይ ዝሕብሩ መሳርሕታት ዘማለአ'ዩ ። ካብ ሓበሬታ ኩነታት ኣየር ስጋብ ዜግነታዊ ሳይንስ ማእኸል ዝገበረ ሓበሬታ ዝሕብ እዩ ። ንሶም ወሲኾም ኣሜሪካ ዝገበረቶ ተወሳኺ ምምሕያሻት ከምዘለዉን ኣብዝመፁ ሰሙናት ዕላዊ ከምዝግበሩን ጠቂሶም እዮም። ኣሜሪካ ምስ ኩሎም ኣብ መላእ ዓለም ዝርከቡ መሻርኽትን መሓዙትን ኣብዞም ሓባራዊ መረዳእታታት ምስ ሃገራት ሜኮንግ ብምዃን ምዕቡል ፣ቀፃልነትን ጥዕና ዘለዎን መፃኢ ንምግሃድ ትሰርሕ ።
ከተለምዷዊ የብየዳ ቴክኖሎጂ አፕሊኬሽን የተለየ፣ ዘንበል ያለ ቱቦ ማያያዣ ስብስቦች ሁለገብ ዘንበል ያለ ፓይፕ መዋቅር እንዲፈጥሩ እና እንዲቀይሩ፣ ከ 28 ሚሜ ዲያሜትር ዘንበል ያለ ቱቦ ጋር በማገናኘት በማኑፋክቸሪንግ ኢንዱስትሪ ውስጥ እንደ ሊን ማምረቻ መስመር ፣ የሥራ ቤንች ፣ ማዞሪያ ጋሪ ፣ መደርደሪያ ፣ ፍሰት መደርደሪያ ላይ ሊተገበሩ ይችላሉ ። , FIFO ስርዓት እና ወዘተ. ዩፉቸንግ ቴክኖሎጂ የብረታ ብረት ማያያዣዎችን በማምረት ሂደት ውስጥ ለብረት ማያያዣዎች የመጀመሪያው አምራች እንደመሆኑ መጠን የብረታ ብረት ማያያዣዎችን ለማምረት ብዙ ልምድ ያለው እና ከ 10 በላይ የፈጠራ ባለቤትነት ማረጋገጫዎችን አግኝቷል እና ISO 9001 ን በተመሳሳይ ጊዜ አልፏል ። ዘንበል ያለ ቱቦን በጥንካሬ ማገናኘት እና ለረጅም ጊዜ አገልግሎት መስጠትን ለማረጋገጥ የመጫን አቅም ከዚህ ጋር ተያይዟል።አራት ማያያዣዎች ያለው አንድ ንብርብር እና አራት ዘንበል ያለ ቧንቧ ከ 80-200 ኪ.ግ.የተለያዩ አይነት ዘንበል ያሉ የቧንቧ ማያያዣዎች አሉ እንደ መልቲ ማገናኛ የውጨኛው አይነት፣ማገናኛ የውጨኛው አይነት፣ አያያዥ የውጨኛው አይነት 45°፣አጠቃላይ ማገናኛ(ድርብ)፣ነጻ አያያዥ የውጨኛው አይነት፣ትይዩ አያያዥ፣ማገናኛ የውስጥ አይነት እና ወዘተ ከዚ በተጨማሪ የብረት ዋናው ቁሳቁስ ማገናኛ ቀዝቃዛ-ጥቅል ብረት ወረቀት (SPCC) ነው.እንደ ላዩን አጨራረስ-ብረት ማገናኛ ከጥቁር ኤሌክትሮፊክስ አጨራረስ እና ከ chromatic plating finishing ጋር የብረት ማያያዣ በሁለት ዓይነት የብረት ማያያዣዎች ሊከፈል ይችላል።የብረት ማገናኛ ከ chromatic plating ጋር የኤሌክትሪክ ማስተላለፊያ ሊሆን ይችላል.ውፍረቱ 0.8ሚሜ ወይም 1.0ሚሜ ወይም 1.2ሚሜ ይሁን ከዲያ 28ሚሜ ዘንበል ቱቦ ጋር ተኳሃኝ ሊሆን ይችላል።የብረት ማያያዣ መደበኛ ውፍረት 2.3 ሚሜ ወይም 2.5 ሚሜ ነው እና ሊበጅ ይችላል። የማምረቻው ሂደት የቀዝቃዛ ብረት ሉህ ቆርጦ ሞዴል ማድረግ እና ከዚያም የተሰራውን ብረት ማተም እና ማፅዳት፣ በመጨረሻም ክሮም ወይም ኤሌክትሮፊዮራይዝስ አጨራረስን ማጠናቀቅ ነው።ብቁ ለመሆን ከመረመረ የታሸገ ይሆናል።አጠቃላይ የማኑፋክቸሪንግ ሂደት ከሳይንሳዊ ISO9001 የጥራት አስተዳደር ስርዓት ጋር የተጣጣመ እና የ 5S ጣቢያ አስተዳደርንም ያከብራል። የብረታ ብረት ማገናኛ አምራች ፈር ቀዳጅ እንደመሆኖ ዩፉቸንግ ቴክኖሎጂ ለደንበኞቻችን ምርጥ አገልግሎት እና ምርቶችን መስጠት ይፈልጋል።ስለዚህ የብረት ማገናኛን ብቻ ሳይሆን ባለብዙ-ተግባራዊ ማምረቻ መስመርን እና መለዋወጫዎችን እንዲሁም መፍትሄን ያመርታል.ዩፉቸንግ ቴክኖሎጂ የህንድ ቢሮ እና ቬትናምን አቋቁሟል ምቹ የሀገር ውስጥ አገልግሎት ለአለም አቀፍ ደንበኞች።የዩፉቼንግ ቴክኖሎጂ መፈክር- በአለም ውስጥ የተሰራ እና አለምን ያደርጋል፣በጥራት እና በፈጠራ አቅጣጫ ለመራመድ እራሱን አነሳሳ።
በኦሮሚያ ክልል የተደረገው የዘር ማጥፋት ተገቢውን ትኩረት ያለማግኘቱና ችግሩን በአጭር ጊዜም ይሁን በዘለቄታ ለመፍታት የሚታየው ዳተኝነት ፓርቲውን ክፉኛ እንደሚያሳስበውም ገልጿል። በመሆኑም ሀ) የተፈፀመው ወንጀል የዘር ማጥፋት መሆኑ ታምኖበት በስሙ እንዲጠራና ለተፈፀመው ወንጀልም ይፋዊ ይቅርታ እንዲጠየቅ፤ ለ) መንግሥት የተፈፀመውን የዘር ፍጅት የሚያጣራና የሚመረምር ልዩ የምርመራ ኮሚሽንና አቃቤ ሕግ ጽ/ቤት እንዲያቋቁምና ወንጀለኞች የሚዳኙበት ልዩ ችሎት እንዲሰይም፤ ሐ) መንግሥት በንፁሃን ዜጎች ላይ የተፈፀመውን አሰቃቂ ወንጀል የሚዘክር ቋሚ መታሰቢያ እንዲያቆም፤ መ) ችግሩን በዘለቄታ ለመፍታት በክልሉ በሚኖሩ የተለያዩ ማህበረሰቦችና ህዝቦች መካከል የእርቅና የመግባባት ስራዎች እንዲጀመሩ እንዲሁም የኦሮሚያ ክልልም በክልሉ ለሚኖሩ ኦሮሞ ያልሆኑ ማህበረሰቦችና ህዝቦች ሰብአዊና ህገ መንግሥታዊ መብቶቻቸው የሚከበሩበት ዋስትና እንዲሰጥ ንቅናቄው ጠይቋል።
የእነዚህ አንቲጂን ፈጣን የሙከራ ወጪ ጽሑፎች ዝርዝር ለእርስዎ መረጃን በፍጥነት እንዲያገኙ ቀላል ያደርግልዎታል. ጥያቄዎችዎን ለመፍታት እና የሚጨነቁትን የምርት መረጃ በተሻለ መልኩ እንዲገነዘብ በማገዝ የሚከተሉት ባለሙያ አንቲጂን ፈጣን የሙከራ ወጪ ን አዘጋጅተናል. ስዋብ አንቲጂን ዳን ፈጣን ፀረ-ፀነ-ደመናዎች እና \"Covidy-19 Questloe \" \"\" Covidyloe \"ክፍል 1 ስዋፍ አንቲጂን ዳን ፈጣን ፈጣን ፀረ-ደመናዎች እና \"Covidy-19 ቧንቧዎች አጠራር \" Evide-19 ድፍረቱ ለሦስተኛው ዓመት ገባ. ከ 500 ሚሊዮን በላይ ሰዎች በካሳ-ኮሌ-2 ቫይረስ በዓለም ዙሪያ በበሽታው በበሽታው እንደተያዙ ወሮታ ነው. 2022-04-30 ፈጣን የፀረ-አቶ anggund expernogies እንደገና ተመራማሪዎቹ ከኦ.ሜ.1 እና ቤል ቫይረስ የተጠቁ ማሞቂያዎችን ተቆጣጠሩ, እናም በቢቢይ በበሽታው የተያዙት ሃምስተሮች ተገኝተው ነበር እናም የሳንባ ጉዳት ይበልጥ ከባድ ነበር.
በመጪው ግንቦት የሚካሄደው የአዲስ አበባ አስተዳደር ምርጫ ምን አይነት መልክ ሊኖረው እንደሚችል ከወዲሁ መገመት ይከብዳል። በዚያው ጊዜ በመላ አገሪቱ በሚከናወኑት የወረዳና የቀበሌ ምርጫዎች፤ ከሞላ ጎደል ኢህአዴግና አጋሮቹ በዘጠና ምናምን ፐርሰንት እንደሚያሸንፉ አያጠራጥርም። የአዲስ አበባውም ተመሳሳይ ሊሆን ይችላል። ግን ላይሆንም ይችላል። የሆነ ሆኖ፤ ከምርጫው ጋር ተያይዞ፤ ለረዥም ጊዜ ጠፍቶ የነበረው የተቃዋሚ ፓርቲዎች ድምፅ ሰሞኑን ብቅ ብቅ ማለት ጀምሯል። የገዢው ፓርቲ እና የተቃዋሚ ፓርቲዎች ውዝግብም ሞቅ ሞቅ ማለቱ አይቀርም - ፉክክር መሆኑ ነው። ግን ምን ዋጋ አለው? ፉክክራቸውና ውዝግባቸው ሁሉ ያን ያህልም ከዜጎች ተጨባጭ የኑሮ ችግር ጋር ግንኙነት የለውም። የምርጫ ንትርክና ውዝግብ ለግለሰብ ነፃነት የተሻለ ክብር እየሰጡ፣ በስልጣኔ ጎዳና ደህና የተራመዱ አገራት ውስጥ የምናየው ፉክክር ኢትዮጵያ ውስጥ ከምናየው ውዝግብ በእጅጉ ይለያል። የአሜሪካና የእንግሊዝ ተወዳዳሪ የፖለቲካ ፓርቲዎች፣ በምርጫ ወቅት የሚያነሷቸው አጀንዳዎች፣ ከዜጎች ኑሮ ጋር በቀጥታ የተያያዙ ናቸው። በዜጎች ኑሮና ፍላጎት ዙሪያ እየተከራከሩ፣ በዜጎች ችግርና በመፍትሄ ሃሳቦች ላይ እየተፎካከሩ የምርጫ ውድድር ያካሂዳሉ። “ያኛው የዜጎች ችግር፣ ቅድሚያ ትኩረት ያሻዋል... አይ ይሄኛው ችግር ይቀድማል” እያሉ ይከራከራሉ። “እኔ ያቀረብኩት የመፍትሄ ሃሳብ ይበልጣል ... አይ፤ የኔ ሃሳብ ይሻላል” እያሉ ይፎካከራሉ። ፓርቲዎቹ በምርጫ ውድድራቸው አብዝተው የሚከራከሩትና የሚፎካከሩት፤ በዜጎች የኑሮ ችግርና በመፍትሄ ሃሳቦች ላይ ነው። በአጭሩ፤ የምርጫ ውድድሩ ዋነኛ አጀንዳ፣ “የዜጎች ኑሮ” ይሆናል - በሰለጠኑት አገራት። በእርግጥ በኛ አገርም፤ ለምርጫ የሚወዳደሩ ፓርቲዎች እንደነገሩ ለወጉ ያህል አነሰም በዛም “ይከራከራሉ፤ ይፎካከራሉ” ይባል ይሆናል። ነገር ግን፣ “ክርክራቸውና ፉክክራቸው”፣ በዜጎች ኑሮና ችግር ላይ ወይም በመፍትሄ ሃሳቦች ዙሪያ አይደለም። በራሱ በምርጫ ጉዳይ ነው የሚነታረኩትና የሚወዛገቡት። ምርጫውን ራሱ፣ ዋነኛ የምርጫ አጀንዳ ስለሚያደርጉት፤ “ክርክርና ፉክክር” ሳይሆን፤ “ንትርክና ውዝግብ” ገንኖ ይወጣል። ድሮም፣ በግለሰብ ነፃነት ላይ ያልተመሰረተ ኋላቀር ፖለቲካ፣ ከንትርክና ከውዝግብ ውጭ ሊሆን አይችልም። እንዴት አትሉም? ለግለሰብ ነፃነት ብዙም ክብር የማይሰጥ ገዢ ፓርቲ፤ ነፃ ምርጫዎችን የማካሄድ ፍላጎቱ ዝቅተኛ ነው። ምርጫዎች የስልጣን ማራዘሚያ መሳሪያ ሆኖ የሚታየው ከሆነ፤ ዜጎችን በአፈናም በጫናም ለመቆጣጠር ይጥራል። ተቃዋሚዎችን በዛቻም በወከባም መፈናፈኛ ያሳጣቸዋል። በዚያው ልክ፤ ለግለሰብ ነፃነት ብዙም ዋጋ ለማይሰጡ ተቃዋሚ ፓርቲዎች፤ የምርጫ ውድድር ምን ሆኖ እንደሚታያቸው አስቡት። የምርጫ ውድድር ማለት፣ እያንዳንዱ ዜጋ በነፃነት ሃሳቡን የሚገልፅበትና ድምፁን የሚሰጥበት መድረክ ነው? ወይስ የምርጫ ውድድር በአመዛኙ የአመፅ ሰበብ ሆኖ ይታያቸዋል? ያው የምርጫ ውድድር በመጣ ቁጥር፤ ተቃዋሚ ፓርቲዎች ምሬታቸውን ይገልፃሉ - “የገዢው ፓርቲ አፈናና ወከባ በዛብን፤ ምርጫው ነፃ አይደለም” እያሉ። ገዢው ፓርቲም እንዲሁ ያማርራል - “ተቃዋሚ ፓርቲዎች አመፅ ይሰብካሉ፤ ስርዓቱን ለማፍረስ ይፈልጋሉ” እያለ። ንትርኩና ውዝግቡ እስከ ምርጫው እለት ይቀጥላል። በእርግጥ፤ ከምርጫው ጋር የተያያዙ የአፈናና የወከባም ሆነ የአመፅ ጉዳዮች አይነሱ ማለቴ አይደለም። መነሳት አለባቸው። ነፃ ምርጫ እንዲካሄድ፤ አፈናና ጫና፣ ወከባና እስር መቆም አለበት። ሰላማዊ ምርጫ እንዲካሄድ፣ አመፅ መቅረት ይኖርበታል። ለነገሩ አሁን አሁን እንኳ ስለ አመፅ የሚናገር ይቅርና ሰላማዊ ሰልፍ የሚጠራ ተቃዋሚ ፓርቲም ያለ አይመስልም። ቢሆንም ግን፤ ጨርሶ ጉዳዩ መነሳት የለበትም ብሎ መናገር ያስቸግራል። እናም ይሁን ... በምርጫ ውድድር ውስጥ፤ አፈናንና ወከባን እንዲሁም አመፅን በማውገዝ ላይ ያተኮሩ፤ ከምርጫ ጋር የተያያዙ አጀንዳዎች ይኑሩ። ነገር ግን፤ ምርጫው በእነዚህ አጀንዳዎች ታጥሮ የንትርክና የውዝግብ ሰርከስ መሆን አይገባውም። ከዜጎች ህይወት ጋር በቀጥታ የተያያዙ ሌሎች አጀንዳዎችን የማንሳትና የማስተጋባት ልምድም ሊኖረን ይገባል። ለዚህም ነው፤ ገዢው ፓርቲና ተቃዋሚ ፓርቲዎች ሊከራከሩባቸው የሚገቡ ሦስት ዋና ዋና የኑሮ አጀንዳዎችን መርጬ የማቀርበው። መፍትሄ የናፈቃቸው የኑሮ ችግሮች ፅሁፌ ውስጥ በርከት ያሉ ቁጥሮችን ስትመለከቱ ቅር እንዳይላችሁ። ደግሞስ ቁጥርን ጠልተን የት እንደርሳለን! ኑሯችንኮ በቁጥሮች የተሳሰረ ነው። የሥራ ሰዓት በቁጥር፤ ግዢና ሽያጭ በቁጥር፤ ደሞዝና አስቤዛ በቁጥር፣ ትርፍና ኪሳራ በቁጥር፣ የዋጋ ንረትና ሥራ አጥነት በቁጥር... ቁጥር ሳንጠቀም ውለን አናድርም። ቢሆንም ግን፤ ሦስቱን አጀንዳዎች አስተሳስረን ለማገናዘብ የሚረዱ መረጃዎችን የማቀርብላችሁ፤ በተቻለ መጠን የቁጥር ጋጋታ ሳላበዛ ነው። ማዕከላዊ የስታትስቲክስ ኤጀንሲ፤ “የምርት ተቋማት”ን በሚመለከት ካሰራጫቸው ሪፖርቶች ልነሳ። በነገራችን ላይ፤ በኤሌክትሪክ ወይም በነዳጅ የሚንቀሳቀስ አንዳች መሳሪያ ተጠቅሞ የሚያመርትና ለገበያ የሚያቀርብ ተቋም ሁሉ፤ የምርት ተቋም ይባላል። የሰራተኞቹ ቁጥር ከአስር በታች ከሆነ፣ አነስተኛ የምርት ተቋም ተብሎ ይጠራል - በአብዛኛው የሰራተኞቻቸው ብዛት ከሶስት አይበልጥም። መበየጃ ተጠቅሞ የብረት በርና መስኮት የሚሰራ፤ እንጀራና ዳቦ መጋገሪያ፤ ወፍጮ ቤት የመሳሰሉ ሊጠቀሱ ይችላሉ። ለምሳሌ በ94 ዓ.ም በመላ አገሪቱ ከነበሩት 32 ሺ ገደማ አነስተኛ የምርት ተቋማት መካከል 27ሺ ያህሉ ወፍጮ ቤቶች እንደነበሩ የማዕከላዊ ስታትስቲክስ ኤጀንሲ ሪፖርት ያሳያል። ያኔ፣ በአነስተኛ የምርት ተቋማት ውስጥ ይሰሩ ከነበሩ መቶ ሺ ገደማ ሰራተኞች መካከል 45ሺ ያህሉ ያለ ደሞዝ የሚሰሩ ነበሩ - የቤተሰብ አባላት ናቸውና። ደሞዝ የሚከፈላቸው 55ሺ ሰራተኞች በአማካይ 120 ብር የወር ደሞዝ እንደሚያገኙ በወቅቱ የወጣው መረጃ ያመለክታል (የ1994 ዓ.ም REPORT ON SMALL SCALE MAIYUFACTURING INDUSTRIES SURVEY)። ከጠቅላላው ሰራተኛ ውስጥ በቴክኒክና ሙያ ወይም በከፍተኛ ትምህርት የተመረቁ ሰራተኞች፤ 2ሺ አይሞሉም ነበር (ገፅ 28)። እንግዲህ፤ በ1994 ዓ.ም የአነስተኛ የምርት ተቋማት ብዛት፤ የሰራተኞቻቸው ቁጥር፤ የትምህረት ብቃታቸው ደረጃ፤ የደሞዛቸው መጠን አየን። “ከስድስት አመት በኋላስ የአነስተኛ የምርት ተቋማት እድገት የት ደረሰ?” ብለን እንጠይቅ። የስታትስቲክስ ኤጀንሲ ሪፖርት ላይ ምላሹን እናገኛለን - (የ2000 ዓ.ም REPORT ON SMALL SCALE MANUFACTURING INDUSTRIES SURVEY)። በስድስት አመታት፣ የተቋማቱ ቁጥር በአስር ሺ ስለጨመረ 43ሺ ደርሷል። የሰራተቹ ቁጥር ደግሞ 140ሺ ሆኗል። በእርግጥ ስልሳ ሺ ያህሉ ደሞዝ የማይከፈላቸው የቤተሰብ አባላት ናቸው። ሰማኒያ ሺዎቹ ደግሞ፣ ቋሚ ወይም ጊዜያዊ ደሞዝተኞች ናቸው - በአማካይ በወር 240 ብር የሚከፈላቸው። በቴክኒክና ሙያ ወይም በከፍተኛ ትምህርት የተመረቁ ሰራተኞች ቁጥር ከአርባ ሺ በላይ ሆኗል። ግራ አያጋባም? በቴክኒክና ሙያ ተመርቆ በሶስት መቶ ብር በታች ደሞዝ የሚከፈለው ወጣት ይታያችሁ። በስድስት አመታት ውስጥ በቴክኒክና ሙያ ወይም በዩኒቨርስቲ የተመራቁ ሰራተኞች ቁጥር፣ ከሃያ እጥፍ በላይ ቢጨምርም፤ የሰራተኞች አማካይ የወር ደሞዝ ግን በ120 ብቻ ነው የጨመረው (ከ120 ወደ 240 ብር)። ለነገሩ ይህንን የደሞዝ ለውጥ፣ እንደ ጭማሪ ከቆጠርነው ተሳስተናል። ለምን ቢባል፣ በእነዚያ ስድስት ዓመታት ውስጥ የዋጋ ንረት በእጥፍ ጨምሯል። ስለዚህ፤ በ1994 ዓ.ም የነበረው 120 ብር የወር ደሞዝ እና በ2000 ዓ.ም የነበረው 240 ብር የወር ደሞዝ እኩል ናቸው። የሰራተኞቹ ኑሮ አልተለወጠም ማለት ነው። የተለወጠ ነገር ቢኖር፤ አብዛኞቹ ደሞዝተኛ ሰራተኞች የቴክኒክና ሙያ ወይም የዩኒቨርስቲ ምሩቃን መሆናቸው ብቻ ነው። ነገር ግን ምሩቃን በመሆናቸው ምክንያት ከቀድሞዎቹ ሰራተኞች የተሻለ ክፍያና የተሻለ ኑሮ አላገኙም። ቢሆንም፤ ቢሆንም... “ደሞዝ አነስ፣ ተምረን እንዳልተማረ ሆንን” ብለው ባያማርሩ ይሻላቸዋል። የባሰምኮ አለ። ብዙ ተመራቂዎች ስራ አጥ ሆነዋላ። በዚያ ላይ በየአመቱ በቴክኒክና ሙያ የሚመረቁ ከሩብ ሚሊዮን በላይ ወጣቶች የሥራ አጡን ጎራ ይቀላቀላሉ። በእርግጥ ትምህርቱና ስልጠናው አስተማማኝ ስላልሆነ፤ “መመረቅ” ማለት የሙያ ባለቤት መሆን ማለት አይደለም። ከተመረቁት መካከል ሩብ ያህሉ ናቸው የሙያ ብቃት መመዘኛ የሚያልፉት። ለማንኛውም፣ በስድስት አመት ውስጥ ከአንድ ሚሊዮን በላይ ወጣቶች በቴክኒክና ሙያ ተመርቀዋል። ነገር ግን፤ ቢበዛ ቢበዛ አርባ ሺ ያህሉ ብቻ ናቸው በአነስተኛ የምርት ተቋማት ውስጥ ስራ ያገኙት (በአማካይ በአመት ሰባት ሺ ተመራቂዎች ብቻ ማለት ነው)። ታዲያ ሌሎቹ ተመራቂዎችስ ሌላ ምን እድል አላቸው? ምናልባት መካከለኛና ትላልቅ የምርት ተቋማት ውስጥ ሥራ ያገኙ ይሆን? የኑሮ ውድነት፣ ሥራ አጥነት እንግዲህ አነስተኛ የሚባሉትን የምርት ተቋማት አይተናል - ከአስር በታች ሰራተኞችን የያዙ ናቸው። መካከለኛና ትላልቅ የምርት ተቋማት የሚባሉት ደግሞ አስር ወይም ከዚያ በላይ ሰራተኞች የያዙ ተቋማት ናቸው። እነዚህ ተቋማትስ በስድስት አመታት ውስጥ ለምን ያህል ሰራተኞች የስራ እድል ፈጠሩ? የማዕከላዊ ስታትስቲክስ የ1994 ዓ.ም ሪፖርት እንደሚያመለክተው፤ መካከለኛና ትላልቅ ተቋማት ውስጥ መቶ ሺ ሰራተኞች ነበሩ - በአማካይ በወር 630 ብር የሚከፈላቸው (ገፅ 24)። ከስድስት አመት በኋላ በ2000 ዓ.ም ግን የሰራተኞቹ ቁጥር በ30 ሺ ገደማ ጨምሯል - ወደ 130 ሺ። በወር የሚያገኙት አማካይ ደሞዝ 1060 ብር እንደነበረም የማዕከላዊ ስታትስቲክስ ባለስልጣን የ2000 ዓ.ም ሪፖርት ያመለክታል (ሰንጠረዥ 3.6)። ሁለት ነገሮችን አስተውሉ። አንደኛ ነገር፤ በስድስት አመታት ውስጥ የሰራተኞች አማካይ ደሞዝ የጨመረ ይመስላል እንጂ፤ በተቃራኒው የሰራተኞቹ የኑሮ ደረጃ ወደ ታች ወርዷል። ለምን ቢባል፤ በስድስቱ አመታት ውስጥ የዋጋ ንረት በእጥፍ ጨምሯል። የሰራተኞቹ አማካይ የወር ደሞዝ ግን በእጥፍ አልጨመረም። እናም ኑሯቸው በዚያው ልክ ዝቅ ብሏል ማለት ነው። ሁለተኛ ነገር፤ በስድስት አመታት ውስጥ ለ30 ሺ ተጨማሪ ሰዎች ብቻ ነው የሥራ እድል የተፈጠረው (በአመት 5ሺ ያህል ማለት ነው)። ከ2000 ዓ.ም ወዲህ ያለውን መረጃ ስንመለከትም ተመሳሳይ ውጤት ነው የምናገኘው። ነሐሴ ወር ላይ በማእከላዊ ስታትስቲክስ የተለቀቀውን የመካከለኛና የትላልቅ አምራች ተቋማት የ2003 ዓ.ም ሪፖርት ተመልከቱ። የተቋማቱ የሰራተኞች ቁጥር ወደ 170 ሺ አድጓል። አማካይ የሰራተኞች የወር ደሞዝ ደግሞ ወደ 1330 ብር ጨምሯል። የደሞዛቸው መጠን ከ1994 ዓ.ም ጋር ሲነፃፀር በአስር አመት ውስጥ በእጥፍ ጨምሯል ማለት ይቻላል። ነገር ግን በእነዚያ አስር አመታት ውስጥ የብር የመግዛት አቅም ክፉኛ ተሸርሽሮ የዋጋ ንረት በአራት እጥፍ ጨምሯል። ምን ማለት ነው አትሉም? ያኔ በ1994 ዓ.ም ገበያ ወጥተን በ630 ብር እንገዛቸው የነበሩ ነገሮች፤ በ2003 ዓ.ም ዋጋቸው ከ2400 ብር በላይ ሆኗል። በሌላ አነጋገር፤ የሰራተኞች ደሞዝ በእጥፍ ቢጨምርም እንኳ የዋጋ ንረት በአራት እጥፍ ስለጨመረ፤ የሰራተኞቹ የኑሮ ደረጃ በግማሽ ቀንሷል ማለት ነው። ብር ስለረከሰ የዛሬ ደሞዛቸው ... ከአስር አመት በፊት ከነበረው 300 ብር ጋር እኩል ነውና።እንግዲህ የዜጎች ኑሮ፤ በተለይ ደግሞ የሙያተኞችና የከተሜዎች ኑሮ ባለፉት አስር አመታት ምን ያህል እንደተደቆሰ ለማየት፤ ከዚህ የማዕከላዊ ስታትስቲክ መረጃ የተሻለ ግልፅ ማስረጃ የሚገኝ አይመስለኝም። የዋጋ ንረትና የኑሮ ውድነት፣ ዋነኛው የምርጫ አጀንዳ መሆን የሚገባውም በዚህ ምክንያት ነው። ገዢው ፓርቲም ሆነ ተቃዋሚ ፓርቲዎች፣ የኑሮ ውድነትን ዋነኛ አጀንዳ ካላደረጉት፤ ከዚያም ግልፅና አሳማኝ የመፍትሄ ሃሳቦችን ለማቅረብ ካልሞከሩ... በእርግጥም ከዜጎች ኑሮ በእጅጉ ተራርቀዋል ማለት ነው።ሁለተኛው አጀንዳ፤ ከኑሮ ችግር ጋር የተያያዘው የሥራ አጥ ተመራቂዎች ጉዳይ ነው። የቴክኒክና ሙያ ተቋማት እንዲሁም የዩኒቨርስቲ ተመራቂዎች ቁጥር እየጨመረ ቢሄድም፤ ያንን የሚመጥን የኢንቨስትመንትና የቢዝነስ እድገት ስላልተፈጠረ ብዙዎቹ ተመራቂዎች ሥራ አጥ እየሆኑ ነው። የመንግስት የእድገትና ትራንስፎርሜሽን ሰነድ እንደሚያሳየው፤ በ97 ዓ.ም መቶ ሺ ገደማ የነበረው የቴክኒክና ሙያ ሰልጣኞች ቁጥር፣ በ2002 ዓ.ም ወደ ሰባት መቶ ሺ ደርሷል። በመንግስት ዩኒቨርስቲዎች 80ሺ ገደማ የነበረው የተማሪዎች ቁጥርም ወደ 190ሺ የሚጠጋ ሆኗል። ባለፉት ሦስት አመታትም በቴክኒክና ሙያ ተቋማት እንዲሁም በዩኒቨርስቲዎች ውስጥ የተማሪዎች ቁጥር ስለጨመረ፤ የቴክኒክና ሙያ ተመራቂዎች ቁጥር በአመት ወደ ግማሽ ሚሊዮን የሚጠጋ ሆኗል። የዩኒቨርስቲ ተመራቂዎች ቁጥርም በተመሳሳይ መንገድ በአመት ወደ መቶ ሺ እየተጠጋ መጥቷል።የቴክኒክና ሙያ ተቋማት እንዲሁም የዩኒቨርስቲ ትምህርት፤ በአብዛኛው ለምርት ተቋማት በሚያመች መንገድ (ለአነስተኛ፣ ለመካከለኛና ለትላልቅ አምራቾች የሚጠቅም መንገድ) እየተቃኘ እንደሆነ ይናገራል መንግስት። የእድገትና ትራንስፎርሜሽን እቅድ ገፅ 74 መመልከት ትችላላችሁ። አብዛኞቹ ተመራቂዎችም በእነዚህ ተቋማት ውስጥ ለሥራ ይሰማራሉ ተብሎ ይጠበቃል። ማለትም በአነስተኛ፣ በመካከለኛና በትላልቅ አምራች ተቋማት ውስጥ የስራ እድል ያገኛሉ፤ ወይም ተመራቂዎቹ ራሳቸው ተቋማቱን በመመስረት የስራ እድል ይፈጥራሉ። ታዲያ እንዲህ በእቅድ የሰፈረው ሃሳብ፤ በተጨባጭ እውን ሆነ? አልሆነም። የማዕከላዊ ስታትስቲክስ አመታዊ ሪፖርቶች እንደሚያሳዩት በእነዚህ ተቋማት ውስጥ በአማካይ በየአመቱ የሚፈጠረው የሥራ እድል ቢበዛ ከ20ሺ አይበልጥም። ለአብዛኛው ተመራቂ የሥራ እድል ይፈጥራሉ ተብለው የሚጠበቁት የምርት ተቋማት፤ እንዲህ 5 በመቶ ያህሉን ተመራቂ እንኳ ማስተናገድ አልቻሉም ማለት ነው። ታዲያ በየአመቱ እየተመረቀ የሚወጣው ከግማሽ ሚሊዮን በላይ ወጣት የት ይገባል? ከአመት አመት ሥራ አጥ ተመራቂ በተበራከተ ቁጥር፤ የዚያኑ ያህል አደጋው እያበጠ ይመጣል። አብጦ አብጦ ከመፈንዳቱ በፊት መፍትሄ ሊበጅለት ስለሚገባ፤ በመጪው ምርጫ ትልቅ የመከራከሪያና የመፎካከሪያ አጀንዳ መሆን ይገባዋል። ሦስተኛው አጀንዳ፣ የኑሮ ችግርንና ሥራ አጥነትን እንደሚያቃልሉ የሚነገርላቸው ጥቃቅንና አነስተኛ ተቋማት ላይ ማተኮር አለበት - በከፍተኛ ችግሮች የተከበቡ ናቸውና። በእርግጥ፣ የተወሰኑ ሰዎችና ተቋማት እንደየትጋታቸው ሲሳካላቸውና ሲመነደጉ ይታያል። ጥቃቅንና አነስተኛ ተቋማት እንዲስፋፉ፣ መንግስት በየአመቱ በቢሊዮኖች የሚቆጠር በጀት፣ ብድር እና ድጋፍ ሲመድብ መቆየቱም አይካድም። ነገር ግን፤ የተወራላቸውን ያህል ጉልህ ለውጥ አላስገኙም። አልፎ አልፎ ከሚታየው የጥቂት ታታሪ ሰዎች ስኬት በስተቀር፤ እቅዱ እንደታሰበው አለመሳካቱንና በርካታ ገንዘብ መባከኑን መንግስት ራሱ ያምናል። መንግስት የማምረቻ መሳሪያዎች ገዝቶ ለበርካታ ወጣቶች ቢያከፋፍልም፤ ከተወሰነ ጊዜ በኋላ በየቦታው ተጥለው ባክነዋል። በአንድ ቀበሌ ብቻ፤ ብድር ወስደው ያልመለሱ በመቶ የሚቆጠሩ ሰዎች ሥም ዝርዝራቸው በአደባባይ ተለጥፎ ማየት እንግዳ ነገር አይደለም። ከሳምንት በፊት በፓርላማ በተካሄደ ስብሰባ፤ ብድር ለማስመለስ ከፍተኛ ትኩረት መሰጠት እንዳለበት የፓርላማ አባላት ማሳሰቢያ ሲሰጡ የተመለከትነው ለምን ሆነና! ድሮም ቢሆን መንግስት ብድርና ድጋፍ እሰጣለሁ ብሎ የቢዝነስ ስራ ውስጥ ሲገባ፤ የገንዘብ ብክነት መፈጠሩ አይቀሬ ነው። በዚያ ላይ፤ የመንግስትን ድጎማና ድጋፍ የለመደ እጅ፤ እድሜ ልክ በጥገኝነት ለመቀጠል ይመኛል እንጂ ራሱን ችሎ የመስራት ልምድ አያዳብርም። ይህም ብቻ አይደለም። የመንግስት አሰራር በተፈጥሮው በተንዛዛ ቢሮክራሲ የተተበተበ በመሆኑ፤ ወቅቱንና ጊዜውን ጠብቆ ክፍያ አይፈፅምም። የሥራ መንፈስን ይደገድላል። እናም እንደታቀደው አነስተኛና ጥቃቅን ተቋማት ተስፋፍተው አልተጠናከሩም። ታዲያ በአነስተኛና ጥቃቅን ተቋማት ዙሪያ የሚታየውን የገንዘብ ብክነት፤ ጥገኝነትና ስራ አጥነት ማስወገድ የለብንም? ዜጎች የሥራ መንፈሳቸው ተነሳስቶ የሥራ እድል እንዲፈጥሩና በራሳቸው ጥረት ሕይወታቸውን እንዲያሻሽሉ መንገዱን ማስተካከል አይኖርብንም? የመጪው ምርጫ ሶስተኛ አጀንዳ፤ በአነስተኛና ጥቃቅን የቢዝነስ ተቋማት ዙሪያ መሆን ያለበትም በዚህ ምክንያት ነው። Read 7287 times Last modified on Saturday, 24 November 2012 11:54 Tweet Published in የሰሞኑ አጀንዳ Latest from “ቆንጆዎች” የሥዕል ኤግዚቢሽን ሐሙስ ይከፈታል “ሴት የላከው” ፊልም በድጋሚ ይመረቃል ቢዮንሴ እና ሌዲ ጋጋ ነጠላ ዜማ ሊያወጡ ነው የጀምስ ቦንድን ፊልም የሰራው ኤምጂኤም ከኪሳራ እየወጣ ነው “የእማዋዬ እንባ” ረዥም ልብወለድ ለንባብ በቃ “አነበብካት” እየተነበበ ነው More in this category: « ለትምህርት ስርዓታችን ህልውና ከፖለቲካዊ ብልጠት ይልቅ ብልህነት ያሻል ስለ አቡነ ጳውሎስ ምን ተባለ? » back to top ላንተና ላንቺ ጎጆ…የካንሰር ሕሙማን ማረፊያ ጎጆ የካንሰር ህሙማን ማረፊያ በአዲስ አበባ ተክለሀይማኖት በጥቁር አንበሳ ሆስፒታል አካባቢ ወደጎላ ሚካኤል በሚወስደው መንገድ ከተክለሀይማኖት ጤና ጣቢያ ውስጥ የራሱን ማረፊያ በማሰራት ስራ የጀመረ ነው፡፡ ጎጆ እንዲመሰረት ምክንያት ከሆኑት መካከል ህብረተሰብ “ናሽናል አቪዬሽን ኮሌጅ ተምሮ ችግር የሚያወራና የሚያቃስት ሰው አይገኝም” Written by ናፍቆት ዮሴፍ ህልምን እውን አድርጎ የማለፍን ያህል ስኬት የለም የዛሬው እንግዳችን በኢትዮጵያ አየር መንገድ ውስጥ አብራሪ ነበሩ-ፓይለት። በኬንያ፣ በታንዛንያና አውስትራልያ በዚሁ ሙያ ለረዥም ዓመታት አገልግለዋል። ባጠቃላይ በዚህ ሙያ ውስጥ ከሩብ ክፍለ ዘመን ርዕሰ አንቀፅ በእንቅርት ላይ ጆሮ ደግፍ ከዕለታት አንድ ቀን ሁለት እውቅ ሀብታም ገበሬዎች በአንድ መንደር ይኖራሉ። ሁለቱም ራሳቸው ላይ ምናምኒት ፀጉር አልነበራቸውም። በዚህም ምክንያት “ሁለቱ እንቁላሎች” የሚል ቅጽል ስም ተሰጥቷቸው ነበር። በጣም የሚዋደዱ ባልንጀሮች ናቸው። አንድ
ካብ ዋሽንግተን ዲሲን ከባቢኡን ሓዊሱ ካብ ዝተፈላለዩ ክፍለ ግዝኣታት ዩናይትድ ስቴትስ ዝተኣኻኸቡ ብርክት ዝበሉ ኢትዮጵያዊያንን ኢትዮጵያዊያን ኣሜሪካዊያንን ሎሚ ሶኑይ ኣብ ዋሽንግተን ዲሲ ናይ ተቓውሞ ሰልፊ ኣካይዶም። ዋሽንግቶን — እቶም ሰልፈኛታት ኣብ ክልል ኦሮሚያን ካልኦት ክፋላት ኢትዮጵያን ብመንግስቲ ኢትዮጵያ ይፍጸም ኣሎ ዝበሉዎም በደላት ዝርዝር ጥርዓኖም ናብ ሚኒስትር ጉዳያት ወጻኢ ዩናይትድ ስቴትስ ኣቕሪቦም ኣለው። እቶም ሰልፈኛታት ናብ ካፒቶል ሂል ብምኻድ ተመሳሳሊ ተቓውሞን ጥርዓንን ኣቕሪቦም ኣለው። ምሉእ ትሕዝቶ ኣብዚ ምስማዕ ይክኣል። http://av.voanews.com/clips/VTG/2016/02/08/2c071c57-636d-4634-ba26-12a085004b47.mp3 http://av.voanews.com/Videoroot/Pangeavideo/2016/02/1/18/18a318bd-4129-4911-b2af-f64f15137210_mobile.mp4