text
stringlengths
384
122k
ፈረንሳዊው ሞዴል አንጄላ ሪይ ለካንዳ ጥበባት እና ለደመወዝ ፎቶግራፎች ባላቸው ጥልቅ ፍቅር ታዋቂ ናት ፡፡ ብሩቱ ማንኛውም ሰብዓዊ ግብረ ሰዶማዊ ወይም ቀጥ ያለች ሴት ወደ ሚፈነዳ የፍላጎት ክምር በቀላሉ የሚቀንሰው ከሰው በላይ በሆነ መልኩ በስሜታዊነት የተገነባ አካላዊ የቢኪኒ አካል አለው ፡፡ አስገራሚ አንጄላ ሬይ አሴ እና የአስራት ስዕሎች ተጋለጡ በተከታታይ እጅግ አስደሳች ፣ ቡት እና ቡብ ባርኪንግ ፎቶግራፎች በተኩስ ውስጥ አንጄላ የማይነቃነቅ እና የሚበላ ይመስላል ፡፡ ሥዕሎቹ በእነዚያ ሹል የጡት ጫፎች አንድ በአንድ ብቻ ሳይሆን ክብ ክብ ጥሩ ቡቦዎ broughtንም ይዘው መጥተውልናል ፡፡ ቆንጆው ላስ እንደ ሌሎች ታዋቂ ሰዎች የጡት ጫወታ የለውም ፡፡ ይልቁንም ሁሉንም እንዳሏት ታረጋግጣለች። በዚህ ዓለም ውስጥ የማይረባ ህልሞች የሚመኙት ይህ ነው ፡፡ የእሷ የጎን ቦብ በጭራሽ የሚስብ አይደለም እና ለትናንሾ but ግንዶች ተመሳሳይ ነገር ሊባል ይችላል ፡፡ እርሷን በጥሩ የተላጠው እርጥብ እምብርት ላይ የማይተገበር ጥሩ ነገር። የባር አካል አንጎላ ሪይ ዮጋ Ultra HD ማድረግ እነዚህን የአንጄላ ሪይ ሥዕሎችን ካዩ በኋላ የማይመኙ ከሆነ ሐኪም ማማከር ይፈልጉ ይሆናል ፡፡ ይህ ማለት አንድ ነገር በእርግጠኝነት በአንተ ላይ ስህተት ነው ማለት ነው ፡፡ ቀጭን እና ትንሽ ቡጢ ቢኖርም ፣ አሁንም ድረስ እወዳታለሁ እና አስባለሁ ፣ አስደሳች የብልግና ምስል ልታደርግ ትችላለች ፡፡ ዝርዝር ሁኔታ
የአርባ ምንጭ የዩኒቨርሲቲ ፕሬዝደንት ዶ/ር ዳምጠው ዳርዛ አዲሱን 2015 ዓ/ም አስመልክተው በሰጡት መግለጫ 2014 ዓ/ም በመማር ማስተማር፣ በምርምርና ማኅበረሰብ ጉድኝት እና ሌሎችም ሀገራዊና ማኅበራዊ ጉዳዮች በተሻለ ሁኔታ ተከናውነው የተጠናቀቁበት፣ በርካታ የመጀመሪያ፣ 2ኛና 3ኛ ዲግሪ ተማሪዎች የተመረቁበት ሲሆን ከዚህ አንፃር የዩኒቨርሲቲው ማኅበረሰብ ለተቋሙና ለሀገር ያደረገው አስተዋጽኦ እንዲሁም ለስኬቶቹ የሁሉም ባለ ድርሻ አካላት ሚና ከፍ ያለ በመሆኑ የተሰማቸውን ደስታ በመግለጽ ምስጋናና አድናቆት አቅርበዋል፡፡ ፕሬዝደንቱ አዲሱ 2015 ዓ/ም ለዩኒቨርሲቲያችን፣ ለሌሎች የከፍተኛ ትምህርት ተቋማትና የትምህርት ማኅበረሰብ እንዲሁም ለሀገራችን ኢትዮጵያና ሕዝቦቿ የሰላም፣ የፍቅር፣ የመተሳሰብ፣ የአንድነት፣ የእድገትና የብልጽግና ዘመን እንዲሆን መልካም ምኞታቸውን አስተላልፈዋል፡፡ ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ የዩኒቨርሲቲው የአካዳሚክ ጉዳዮች ም/ፕሬዝደንት ዶ/ር ዓለማየሁ ጩፋሞ የ2015 አዲስ ዓመት በሀገራችን ጦርነት ቆሞ ሕዝባችን ሰላም የሚያገኝበት፣ ሀገራችን በእድገት ጎዳና የምትጓዝበት፣ ሠርተን የምንለወጥበትና የምናድግበት እንዲሁም ዩኒቨርሲቲው የጀመረውን የእድገት ጉዞ የሚቀጥልበት፣ የ2ኛ እና 3ኛ ዲግሪ መርሃ ግብሮችን የምናስፋፋበት፣ ተገልጋዮቻችንን የበለጠ በማርካት በመማር ማስተማር፣ በምርምርም ሆነ በማኅበረሰብ ተኮር ሥራዎች አፈጻጸምና በአጠቃላይ አገልግሎት አሰጣጥ የተሻለ ደረጃ የምንደርስበት ዓመት እንዲሆን እመኛለሁ ብለዋል፡፡ የዩኒቨርሲቲው የምርምርና ማኅበረሰብ ጉድኝት ም/ፕሬዝደንት ተ/ፕሮፌሰር በኃይሉ መርደኪዮስ በመልካም ምኞት መልዕክታቸው ባሳለፍነው በጀት ዓመት በምርምር፣ በቴክኖሎጂ ሽግግርና በማኅበረሰብ ጉድኝት ዘርፎች በርካታ ስኬቶችን ማስመዝገብ የተቻለው በሁሉም የዩኒቨርሲቲው ማኅበረሰብ ያላሰለሰ ጥረት በመሆኑ ላሳለፍነው ስኬታማ ዓመት በቅድሚያ ሁላችሁንም ለማመስገን እወዳለሁ ብለዋል፡፡ ም/ፕሬዝደንቱ 2015 ዓ/ም መልካም የሥራ፣ የስኬት ዘመንና የተሻሉ ግቦች የሚመዘገቡበት እንዲሁም በ2014 በጀት ዓመት የነበረው የተግባቦት፣ የተነሳሽነትና የመቻቻል መንፈስ በላቀ ሁኔታ የሚቀጥልበት፣ ለሀገራችን ሰላም፣ እድገትና ብልፅግና ለሕዝባችንም የረፍት ዓመት እንዲሆንና ፈጣሪ ኢትዮጵያንና ልጆችዋን ይባርክ ዘንድ ያላቸውን መልካም ምኞት ገልጸዋል፡፡ የዩኒቨርሲቲው የአስተዳደር ጉዳዮች ም/ፕሬዝደንት ተወካይ ወ/ሮ ታሪኳ ወልደመድኅን የዩኒቨርሲቲው መምህራን፣ ተማሪዎች፣ የአስተዳደር ሠራተኞችና የቀድሞ የዩኒቨርሲቲያችን ምሩቃን እንዲሁም መላው የኢትዮጵያ ሕዝብ አዲሱ ዓመት ያሉብንን ችግሮች ቀርፈንና ተምረን ወደ ፊት የምንሻገርበት፣ በማስተዋል የምንጓዝበት፣ ሀገራችን ከጦርነት የምታርፍበት፣ የሰዎች ችግርና ስደት ቆሞ የከፍታ ጉዞ የሚጀመርበት ዘመን እንዲሆን እየተመኘሁ ፈጣሪ ሀገራችንና ሕዝቦቿን ይባርክልን፤ መልካም አዲስ ዓመት ይሁንልን ብለዋል፡፡
ትል ጠራቢዎች ፣ ትል የማርሽ ሳጥኖች ፣ የፕላኔቶች ማርሽ ሳጥኖች ፣ ፍጥነት መቀነሻዎች ፣ ተለዋዋጭዎች ፣ ሄሊካል ማርሽ ፣ እስፔል ቢቭ ጊርስ ፣ የግብርና ማርሽ ሳጥኖች ፣ የትራክተር ጊርስ ፣ የጭነት መኪና ማርሽ አምራች: - ትል መቀነሻዎች ፣ የፕላኔቶች gearboxes ፣ የፍጥነት መቀነሻዎች፣ ተለዋጮች ፣ ሄሊካል ማርሽ ፣ ጠመዝማዛ ቢቭ ማርሽ ፣ ትራክተር ማርሽ, የጭነት መኪናዎች ኤች.አይ.ፒ. TM Ever-PowerIndustry Co., Ltd. ሚህዋ TM መቼም-ኃይል ሁሉንም ዓይነት የጊርስ እና የማርሽ ሳጥኖች እና የፍጥነት መቀነሻዎችን የመሰሉ ልዩ ባለሙያተኞች ናቸው ፡፡ የትል ማርሽ መቀነሻዎች ፣ የግብርና ማርሽ ሳጥኖች ፣ የትራክተር gearboxes ፣ ራስ-ሰር ሳጥኖች ፣ የፕላኔቶች የማርሽ ሳጥኖች ፣ የፒ.ቲ.ኤ. ለደንበኞች ስዕሎች ፣ ተለዋዋጮች ፣ የተለወጡ ሞተሮች ፣ ኤሌክትሪክ ሞተሮች ወዘተ በ 2006 የእኛ የሽያጭ ዋጋ ከ 40 ሚሊዮን ዩሮ በላይ ነው ፡፡ ሠራተኞች-ከ 1500 በላይ ፣ ለዝርዝሩ የ CNC ማዞሪያ ማሽኖች ፣ የ CNC የሥራ ማዕከል አለን ፣ እባክዎን ይጎብኙ የማሽን ዝርዝሮች. የፍጥነት መቀነሻዎች እና የማርሽቦክስክስ የ UDL ፍጥነት ተለዋጮች ትል የሚቀንሱ የ ‹ሲክሎይዳል› ማርሽ መቀነሻዎች ለግብርና ማሽኖች የማርሽ ሳጥን ፕላኔት የማርሽ ሳጥኖች ሄሊካል ጌይ ሞተርስ ጠመዝማዛ ቢቨል ያጌጡ ሞተሮች ብልጭልጭ ጃኬቶች ለትራክተሮች እና ለአውቶ ነባር ጌጣጌጦች ልዩ ቅነሳዎች እና የማርሽ ሳጥኖች ለመስኖ ስርዓት ትል gearboxes የዲሲ አነስተኛ መጠን ያላቸው ሞተሮች የማርሽ ሰራተኞች & PTO ሻፋዎች እና ሌሎች የፕላኔቶች ተሸካሚዎች ቀለበት ዘንጎች ሄሊካል የቀለበት ጊርስ የልዩነት ጊርስ ስፕሊን ዘንጎች እና የማርሽ ዘንጎች ስፓር ማርሽ እና ሄሊካል ጊርስ የትል ማርሽ እና ዎርምስ ቢቨል ጊርስ እና እስፕሪያል ቢቨል ጊርስ. የቶርካ ክንድ PTO ዘንጎች ትራክተር ጋርስ. የመኪና ዘንጎች forklift ጊርስ የማርሽ መደርደሪያዎች ለነዳጅ ፓምፖች ጊርስ የስላይንግ ቀለበት / ስላይንግ ቤርንግ Gear ፓምፖች ኤሌክትሪክ ጊዜያዊ
ባለፈው በክፍል አንድ አጭር ማስታወሻ ስለ ቱዋት ፖልና የኢአአግ ምንነት ፤ አመሰራረት እና መክሰም መግለጤ ይታወሳል። በዚህ በክፍል ሁለት ማስታወሻ ስለቱዋት መሰሪ ተክለ ሰውነት እና ሞቶ ስለተቀበረውና በስሙ ብቻ ስለሚነግድበት ኢአአግ ትንሽ እውነት ለማቅረብ እወዳለሁ። ባለፈው በጥቂቱ እንደገለጽኩት ቱዋት ፤ የሱዳን ጉዞ እና ትግሉ ፤ ለጄኔራል ኃይሌ መለስ መታሰርና በኢትዮ ኤርትራ ጦርነት ፤ የሃሰን አልባሺር መንግስትና የመለስ ግንኙነት ፤ ጠንክሮ በመታየቱ ኢአአግ/ከፋኝ ፤ የኃየሊ መለስ ክንፍና የመድህን ጎሹ ወልዴ ህብረት ግንባር በመፍረሱ ፤ ቱዋት ባለው የስልጣን ጥማት የድርጂቱን ሊቀመንበር የቀደሞ የኢትዮጵያ ፕሬዝዳንት መንግስቱ ኃይለማርያም እና አቶ ካሳ ከበደን ከኢአአግ አባርሬ እኔ ሊ/መንበር ሆኛለሁ ብሎ ቀደም ሲል በጋምቤላ ያሰባሰባቸውን የስጋ ዘመዶቹንና ከካኩማ የስደተኞች ካምፕ ወደ ሱዳን የዘመቱ በጣም ጥቂት ከአምስት የማይበልጡ ስደተኞችን በማወናበድ ወደ ኬኒያ ከመለሰ በኋላ ፤ በኬኒያ የኤርትራ አምባሳደር ጋር በመነጋገር የይለፍ ወረቀት ከተዘጋጀለት በኋላ ወደ ኤርትራ ይጓዛል። እዚህ ላይ ለአንባቢያን ማስታወስ የምወደው ነገር ቢኖር ቱዋት ሁኔታዎች ከተበላሹ በኋላ ከካርቱም እንዴት ወጥቶ ተመልሶ ወደ ኬኒያ ገባ ለሚለው አጭር ጥያቄ መልስ መገኘት አለበት። ይኼውም ከኮሎኔል ጋልዋክ የተባለ በሱዳን መንግስት ምክትል የደህንነት ሚኒስተር የነበረና የኑዌር ጎሳ አባል የነበረ ሰው በኑዎርነቱ ብቻ ከሌሎች ለእናት ሃገሩ ለመሞት ከተጓዙት መኮንኖችና የበታች ሹማምንት ለይቶ ወደ ኬንያ በLife Line Sudan በተባለ ልዮ አውሮፕላን እንዲመለስ አድርጓል። ሌሎች አባላት ትንሽ በለስ የቀናቸው ወደ አውስትራሊያና ካናዳ ሲገቡ ቡዙዎቹ ከኢህአፖ አባላት ጋር በሱዳን መንግስት ርዳታ ተለቅመው ለወያኔዎች በመሰጠታቸው እስካሁን ድረስ እጣ ፈንታቸው አይታወቅም። ወደ ዋናው ሃሳቤ ስመለስ ቱዋት ወደ ናይሮቢ ከተመለሰ በኋላ ከወያኔ መንግስት ከድተው ከመጡ እንደነ መ/አ አበራ አዳሙን የመሳሰሉ ጥቂት ግለሰቦችን ይዞ ወደ አስመራ ከተጓዘ በኋላ ጥቅምት 17 ቀን 1993 ወይንም 2000 ዓ ም በሻቢያ አስተባባሪነት ፤ 1) የኢትዮጵያ አንድነት አርበኞች ግንባር (ኢአአግ) 2) የኢትዮጵያ አንድነት አርበኞች ዲሞክራሲያዊ ንቅናቄ (ኢአአዴን) 3) የኢትዮጵያ ዲሞክራሲያዊ ኃይሎች አንድነት ግንባር (ኢዴሃአግ) 4)የቤንሻንጉል ሕዝብ አንድነት ንቅናቄ (ቤህነን) በመሆን የኢትዮጵያ ሕዝብ አርበኞች ግንባርን (ኢህአግ)መሰረቱ። ከዚያም ለትግሉ እንዲረዳ በሻዕቢያ ርዳታ አንድ የራሺያ አውሮፕላን በመከራየት ከሳዋ በመነሳት በሱዳን አኮቦ ማለትም የደቡብ ሱዳን ምክትል ፕሬዝዳንት የነበረው ሪክ ማቻር በሚቆጣጠረው ነጻ መሬት ስንቅና ትጥቅ በማራገፍ ወደ 150 ወጣቶችን አሰልጥኖ ካስመረቀ በኋላ እንደገና ወደ አስመራ ተመለሰ። አስመራ እያለ ከሱዳን ነጻ አውጭ ጦር መሪዎች ጋር በመጋጨቱ እና ከኢትዮጵያ መንግስት በተሰወረ ሁኔታ ከJRIN የነዳጂ ጋምፖኒ ጋር ቱዋት ልዮ ውልና ስምምነት በማድረጉ በ October 20 ፤ 2002 ዓ ም (እኤአ) በሳልቫኪር SPLM ምክትክል ሊቀመንበር እና የጦር አዛዥ ፊርማ ቱዋት ፖል ቾይና የቱዋት ነው የተባለውን ማንኛውንም እንቅስቃሴ ጠራርጋችሁ እንድታጠፉ የሚል ጠንካራ መመሪያ ያስተላልፋል። በዚህም መሰረት ከእለታት አንድ ቀን ቱዋት ፖል ካሳም በተለመው የራሺያ አውሮፕላን ተሳፍሮ ወደ አኮቦ ሱዳን እያመራ እያለ አውሮፕላኑ በአየር ላይ በሚቆይበት አራት ሰዓት ውስጥ በሳተላይት ስልክ ለSPLA ሰራዊት በተላለፈለት መመሪያ መሰረት የSPLA በወሰደው የቅድሚያ ጥቃት ዶ/ር አህመድ የተባሉ የቱዋት ረዳት እና የምዕራብ እዝ አዛዥ የነበረው ኮሎኔል ተመስገን ጫላ የአነግ ጦር መሪ ሲገደሉ በሕዝብ ከፍተኛ ርብርብ እና ድርድር ቱዋት ተመልሶ ወደ ሳዋ ይመለሳል። ከዚያም የትግሉ ሁኔታ በመበላሸቱ ሁሌ የመሽሎኪያ ብልሃትና ቀዳዳ የማያጣው ቱዋት መ/አ አበረ አዳሙን የድርጂቱ ተወካይ አድርጎ እሱ ወደ ናይሮቢ ይመለሳል። ከዚያ በኋላ ኢአአግ በውህደት ወደ ኢሕአግ (የኢትዮጵያ ሕዝብ አርበኞች ግንባር) ከተቀየረ በኋላ ምንም ድርጂት እና አባላት በሌሉበት ሁኔታ በተለመደው የማጭበርበር ሁኔታ ሶስት አባላትን በማስተባባር 1)እያዮ እንዳለው የካኩማ ተጠሪ 2)አቶ አስታወሰኝ የተባለ ግለሰብ በሱዳን 3)ሻለቃ ሲሳይ ሳህሉ የተባለውን ግለሰብ በናይሮቢ አሰባስቦ ከራሱ ጋር አራት ግለሰቦች በኢአአግ ስም NGO በማቋቋም በJRIN ስም ወደ አሜሪካ እና አውሮፖ ለመዘዋወር ባገኘው ፈቃድ በየቦታው ለመመላለስ በአንድ ወቅት የተወሰኑ ሊጆች ሲመረቁ ያነሳውን ቪዲዮ በአቶ መልኬ መንግስቴ አማካይነት አባዝቶ በማሳየት በሆላንድ፤ በጀርመን፤ በዴንማርክ እና በስዊዲን በመዘዋወር ሰፊ የማጭበርበር ተግባር ፈጽሟል። በዚያው በተዘዋወረበት ወቅት ለተገኘው የዲያስፖራ ሕዝብ የገባውን የድርጂቱን ቃል ኪዳን ጭምር አሁን ባደረገው የክህደት ስራ አፍርሷል። ለዚህ ማስረጃ እንዲሆን በእነዚህ አገሮች በተዘዋወረበት ጊዜ ካደረገው ሰፊ ንግግር ውስጥ አንድ አንቀጽ ብቻ እዚሁ ላቅርብ። “… ኢአአግ በተናጠል የሚደረግ ጥረት ወያኔ በዕብሪት በኢትዮጵያዊነት ላይ ያወጀውን የጎሰኝነት የስነ ልቦና እና የጭፍጨፋ ዘመቻዎችን ለማክሸፍ እንደማያስችል ስለሚያምን ፤ ኢትዮጵያዊ ነኝ ሃገሬን እወዳለሁ የሚል ሁሉ ከገለልተኛ ተመልካችነት ከጠባብ ድርጂታዊ ስሜት እና ከስልጣን ጥማት ራሳቸውን አላቀው በመተባበር ጎልማሳ እና ጀግና በጉልበቱ ፤ ምሁር በእውቀቱ ፤ ስራተኛና ገበሬው በምርቱ ፤ ሃብታም በሃብቱ አረጋዊያን እና አረጋዊያት በጸሎትና በምርቃን ይህ ኢትዮጵያንና ኢትዮጵያዊነትን ከጥፋት ለማዳን የተጀመረውን ትግል ግቡን ይመታ ዘንድ እንዲተባበሩና እንዲያግዙት ኢአአግ አጣዳፊ ኢትዮጵያዊ ጥሪውን በሃቅ የሃገር ፍቅር ስሜት ላይ ያቀርባል” ይላል። ይህ ባለ 16 ገጽ ዲስኩር ስለ ኢትዮጵያ ጥንታዊነት ፤ ስለወያኔ ምንነት እና የትግል ዘዴ ያብራራው ሰነድ በወቅቱ አድናቆት ያገኘ በመሆኑ ከካሊፎርኒያ እስከ ሲድኒ ከኬፕታውን እስከ እስቶኮልም ተሰራጭቶ ነበር። ከዚህ በኋላ በ2006 እኤአ በስዊድን የሚገኙ ጠንካራ ኢትዮጵያውያን ባደረጉልን ማስተባበር 1) ኢአአግ 2) ኢብአግ 3)ታጠቅ 4)ኢብአአግ መካከል አንድነት እንዲፈጠር እና ጠንካራ የትጥቅ ትግል እንዲደረግ የተመቻቸውን የመግባቢያ ሰነድ ከተፈረመ በኋላ የውህደቱ ስብሰባ ላይ እንዲገኙ በተደረገው ጥሪ 1) የኢአአግ ሊ/መንበር ቶዋት ፖል ቾይ 2)የኢአአግ ጊዚያዊ አስተባባሪ ኮ/ል አስራት ቦጋለ ሳይገኙ ቀርተው በጥሪው መሰረት የተገኙት ታጠቅ እና ኢብአግ ከብዙ ጊዜ ድርድር እና መግባባት በኋላ የውህደት ግንባር መስርተው በከፍተኛ ዝግጂት እና ሞራል በደቡብ ምዕራብ እና በሰሜን ምዕራብ ኢትዮጵያ ጉዞ ጀምረው ሳሉ ይህ እሱ ያልተገኘበት እና ነገር ግን በፍጹም ስኬት ያገኘ የትግል ውህደት የእግር ውስጥ እሳት ሆኖበት ከህወሓት ጋር በፈጠረው ከፍተኛ ሚስጥር ከጁባ በድብቅ የሳተላይት ፎን (?) የያዘው ቡድን ፤ መ/አ ሞላ አባተ የታጠቅ ኢትዮጵያ ተቀዳሚ ም/ሊቀመንበር የጦር አዛዠ ጋር ተጉዞ አኮቦ በደረሱ በሶስተኛው ቀን ጋምቤላ ካለው የወያኔ ጦር ጋር ተገናኝቶ ሁኔታውን ካመቻቸ በኋላ በእሁድ ዕለት ከምሽቱ 12 ሰዓት መ/አ ሞላ አባተን እና ምክትሉን አስወግደው በተዘጋጀላቸው ሄሊኮፕተር በነጋታው ወደ ጋምቤላ ተወስደዋል። የመ/አ ሞላ ካሜራና የተለያዮ ዕቃዎች እስካሁን በአቶ ቱዋት አባላት እጂ እንዳሉ በተጨባጭ ማስረጃዎች ተረጋግጧል። እነዚህ ማስረጃዎች ሁሉ ተቀምረው የወያኔ ወንጀለኞች በሚጋዙበት ጊዜ የትም ይሁን የት ቱዋት ፖል ቻይ ከፍትህ በፊት ሳያመልጥ ተጠያቂ እንደሚሆን እርግጠኞች ነን። ይህ ብቻም አይደለም፤ በቆመለት አላማና ለኢትዮጵያ ሕዝብ በህያው እግዚአብሄር ስም በገባው ቃል መሰረት ማህላውን በማፍረስ የትም በትኖ እና ለወያኔ የጥይት ራት አድርጎ በበተናቸው ወጣቶች እና አረጋውያን ደም ፍርዱን ያገኛል። ይህም በመሆኑ በኢአአግ የፖለቲካ ቢሮ ቃለ መሃላ ሰነድ ከሰፈሩት 6 ነጥቦች መሃከል በተራ ቁጥር 6 የተመለከተውን ቃለ መሃላ ከዚህ ቀጥሎ አቀርባለሁ። “…ባጠቃላይ የተሰጠኝን ኃላፊነት በማክበር የወያኔ ጨካኝ መንግስትን ከሕዝብ ጫንቃ ላይ አሽቀንጥሮ ለመጣል ኢአአግ የሚያደርገውን የትግል ዓላማ ዳር ለማድረስ ትናንትም ሆነ ዛሬ ላልተቆራረጠች ሀገርና ለልተበታተነ ሕዝብ በጀግንነት ሲጋደሉ የነበሩ አሁንም ከትምክህተኝነት ከማንአህሎኝነት ከአድርበይነትና ከጠባብ የዘረኝነት ስሜት ውጭ በሆነ ተመሳሳይ አቋምና ስሜት ይዘው ወያኔን ለመታገል ከተነሱና ወደፊትም ከሚነሱ ግለሰቦችና ቡድኖች ጋር ሁሉ በሰላምም ሆነ በትጥቅ ትግል በጋራ ለመታገል የሚያስችል ዕቅድ ለማውጣትና ለማስፈጸም ሙሉ በሙሉ ዕውቀቴንም ሆነ ጉልቤቴን አስፈላጊ ከሆነ ህይወቴንም ጭምር ለተነሳሁበት ዓላማ ለማዋል በእግዚአብሄር ስም ቃል እገባለሁ” ይህንንም የመሃላ ሰነድ ከሌሎች አስፈላጊ ሰነዶች ጋር ፖስት አድርጊያለሁ። በአጭሩ ለማጠቃለል ኢአአግና ቱዋት ፖል ከ2003 ጀምሮ ትግሉን ትቶ ወደ ግል ምቶችና ሞቅ ያሉ ትግሎችን በማኮላሸት ላይ የተመሰረተ ግለሰብ ከመሆን አልፎ የተደሰኮረው ተግባርና ማንነት ላም ባልዋለበት በመሆኑ ምንም አያስደንቅም። ለራሱ በቆመለትና ለማለለት ዓላማ ተፈጻሚነት ያልሆነ ግለሰብ ለህወሓት ዓላማ ተፈጻሚነትም አይታገልም። ለመሆኑ የት ነው የቱዋት ጦር? በኤርትራ ምድር? ለመሆኑ የት ነው የተዋት ጦር በሱዳን ወይንም በጋምቤላ ምድር? በ2006 ዓ ም የህወሓት አጋዚ ከ90 ዓመት ሽማግሌ ሳይቀር ታጣቂ አለ የተባለበትን ቦታ ከቦ እንኳ ሰውና ሳር ቅጠሉን አቃጥሎት ራሱም ይሄንን አውቆ ወደ ድለላ የገባበት ሁኔታ ነው የነበረው። ራሱ ወደ ኢትዮጵያ ለመግባት በሳልቫኪር በኩል በ2002 የኢትዮጵያ አቆጣጠር ጠይቆ መለስ ዜናዊ የደርግ ወንጀለኛ ነው ይቅርታ ጠይቆ ይግባ ብሎት አልነበረም እንዴ? ዛሬ ምን አዲስ ነገር ተገኝቶ ነው? ሃቁ ከሆነ ዛሬም ቢሆን ከ1986 ዓም ጀምሮ ኢአአግን የመሰረቱና በግንባር ቀደምነት በኋላም በኢብአግ በፈለገ ኢትዮጵያና በታጠቅ አብዛኛው ወጣትም በኢትዮጵያ ሕዝብ አርበኞች ግንቦት ሰባት ውስጥ ትግሉ እንዲጧጧፍ እያነደዱት ይገኛሉ። የቱዋት የውሸት የኢአግ ፖሊት ቢሮ የተባሉት 1)ሻለቃ ሲሳይ ሳህሉ ፤ካናዳ 2)አቶ ታደሰ ገላን ፤ አሜሪካ 3)መ/አ እያዮ እንዳለው ፤ አሜሪካ ሌሎች የኢአአግን ሰራዊት ያሰለጠኑና የሱዳን አኮቦ በርሃ የታገሉ ሻምበል ተስፋየ በአውስርራሊያ ፤መ/አ አበረ አዳሙ በኖርዌ ይገኛሉ። ለዚሁም መ/አ አዳሙን ከኢአአግ አባልነት ነሐሴ 26 ቀን 2002 ጥፋቶች ናቸው ተብለው በተዘረዘሩ ሁለት ነጥቦች ከአባልነት ታግደው ተባረዋል። ይህ የእገዳ ደብዳቤ በእጃችን ስለሚገኝ አስፈላጊ በሚሆን ሰዓት ከሌሎች አስር ደርዘን ማስረጃዎች ጋር መበተን ይቻላል። የዚህ ጉደኛ ግለሰብ የማወናበጃ ወንጀሎች ተዘርዝረው ስለማያልቁ አሁን አፋቸውን ካልዘጉ የሚመሩት ሰራዊትጫካ በትነው ራሳቸው ወደ ናይሮቢ በመሮጥ ትራብል ዶክሜንት አውጥተው ወደ ውጭ ለመውጣት ሲል በተጭበረበረ የኬኒያ የስደተኛነት መታወቂያ ምክንያት ታስሮ በነበረ ጊዜ አቶ ዘለቀው ጀበሮ ከጫካ ወደ ዮጋንዳ በመምጣት 30000 የኬኒያ ሽልንግበአቶ ቢቾክ (በአሁኑ ወቅት እዚህ አውስትራሊያ ባሉ ዘመዱ አማካይነት)ለኬኒያ ዳኞች ጉቦ ተከፍሎለት መፈታቱን የዓይን ምስክሮች ሆነን ያየነው ጉዳይ ስለሆነ ከዚህ የበለጡ የቱዋት ወንጀሎች በተለያዮ ቦታዎች ሂዶ የተፈራረማቸው ምስጢራዊ ሰነዶች በሙሉ በክፍል ሶስት ለማውጣት የምገደድ ሲሆን አፉን ሸብቦ ወደ 1983 ዓ ም ስልጣኑ ጋምቤላ ተመልሶ በኑዌር ስም ለወራት እንዲነግዱና ለዳግማዊ ስደት ወደ ሱዳን መንገዱን እንዲያመቻቹ ይመከራሉ።
ኣንቶኒ ብሊንከን ብ7 ሰነ ኣብ ዝሃቦ መግለጺ፣ እኹል ዝመስል ዓቐን ረዲኤት ጽዒነን ናብ ትግራይ ዘምርሓ ናይ ዘለዋ መኻይን ቊጽሪ ካብ ግዜ ናብ ግዜ ይዛይድ ከምዘሎ ጠቒሱ፡ እዚ ኣብ ምዝላቕ’ቲ ኣብ ክልል ትግራይ ሰሪቱ ዘሎ ሰብኣዊ ቅልውላዉ ልዑል ተራ ክህልዎ ጥራይ ዘይኮነ፡ ኣብ ሞንጎ ክልል ትግራይን ፈደራላዊ መንግስቲን ዝጸንሐ ዘይምትእምማን ክመሓየሽ ገይሩ ናብ ጎደና ሰላም ኪኽየድ ዝድርኽ ከምዝኸዉን ኣስሚርሉ ኣሎ። ኣብ ዉሽጢ ዝሓለፈ ሰሙን ጥራይ ልዕሊ ሓደ ሽሕ መግቢን መሰረታዊ መሳለጥያታትን ዝጸዓና መካይን ናብ ክልል ትግራይ ምእታወን ዝጸብጸበ እቲ ኣመሪካዊ በዓል ስልጣን ፡ መንግስቲ ኢትዮጵያን ሰብ-መዚ ክልላት ዓፋርን ትግራይን ንዘርእይዎ ዘለዉ ዉህደት ኣድኒቑ። ፈደራላዊ መንግስቲ ኢትዮጵያ ግዝያዊ ሰብኣዊ ምቚራጽ ተጻብኦ ድሕሪ ምእዋጁ ካብ ክልል ዓፋር ናብ ትግራይ ኪሰግር ዝጸንሐ ረዲኤት ኣዝዩ ንኡስን፡ ንህዝቢ ክልል ትግራይ ኣብ ዝተናዉሐ ሰብኣዊ ቅልዉላዉ ንምንብርካኽ ዝዓለመ ጌርካ ይስረሓሉን ከምዘሎ እዮም መራሕቲ ትግራይ ብቐጻሊ ኪኸሱ ጸኒሖም። ሓይልታት ክልል ትግራይ ነቲ ናብ ክልሎም ዝኣቱ ረዲኤት ኣብ ዉልቃዊ ጥቕሞም ብምዉዓል መመወሊ ግዱድ ዕስክርና ይገብርዎን ፡ ብመንገዲ ሃብታማት ነጋዶ ይሸጥዎን ከምዘለዉ ዝኽስስ መንግስቲ ኢትዮጵያ ፣ ነቲ ናብ ትግራይ ዝኸይድ ረዲኤት ንኽቈጻጸሮን ንኽቚጥቦን ይግደድ ምህላዉ እዩ ዘመኽኒ። ምስ’ቲ ናብ ትግራይ ዘምርሕ ዘሎ ሰብኣዊ ረድኤት፣ ዉጉዝ ንብረትን ልዕሊ ዓቐን ነዳዲን ክጸዓን ይርአ ብምህላዉ፣ ተርሪ ምቊጽጻር ኽግበር ምክትል ቀዳማይ ሚኒስተርን ሚኒስተር ወጻኢ ጉዳያትን ኢትዮጵያ ኣቶ ደመቀ መኮነን ዝሓለፈ ሰሙን ምትሕስሳቡ ኣይርሳዕን። ሓይልታት ትግራይ እዉን፣ መንግስቲ ኢትዮጵያ ኣብ ልዕሊ ክልል ትግራይ ንከባቢ 20 ኣዋርሕ ኣዊጅዎ ዘሎ ዕጽዋ ከየዝለቐ ብቚንጣሮ ረድኤት የዳኽመና ኣሎ ብምባል ፣ ሰብኣዊ ረዲኤት ብእኹል ዓቕን እንተዘይኣትዩን ዝቕጽል ዘሎ ዕጽዋ ኣንተዘይዘሊቚን ወተሃደራዊ ኣማራጺ ሃሰዉ ክብሉ ምዃኖም ካብ ምጥንቃቕ ኣየዕረፉን።
የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ሙሳ ፋኪ ማሃማት የሰሜን ኢትዮጵያ ግጭት ተሳታፊ አካላት ግጭቱን ለማርገብና ሰላማዊ መፍትሄዋችን ለማፈላለግ ያሳዩትን ቁርጠኝነት አደረቁ። ሊቀመንበሩ የህብረቱን የአፍሪካ ቀንድ ከፍተኛ ተወካይ፣ የቀድሞ የናይጄሪያ ፕሬዝዳንት ኦሉሴንጎ ኦባሳንጆን በጽህፈት ቤታቸው ተቀብለው ባነጋገሩበት ወቅት፣ “የብሄራዊ አስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መነሳት፣ የጦር ምርኮኞች እንዲለቀቁ መደረጉ፣ ብሄራዊ የምክክር ኮሚሽን መቋቋሙ፣ ለሰብአዊነት ሲባል ተኩስ እንዲቆም መደረጉ እና የትግራይ ኃይሎች ከተቆጣጠሯቸው የአፋር አካባቢዎች መውጣታቸው” መተማመን ሊፈጥሩ የሚችሉ ጉልህ እርምጃዎች እንደሆኑ ገልጸዋል፡፡ ሊቀመንበሩ አክለው ለሰብአዊነት ሲባል የተኩስ አቁም ስምምነት መደረጉን ተከትሎ ለተጎዱ ክልሎች የሰብአዊ አቅርቦትና ድጋፍ በማቅረብ ረገድ የታዩ መሻሻሎችን የአፍሪካ ህብረት በጸጋ እንደሚቀበላቸው ተናግረዋል፡፡ የተገኙት ውጤቶች የመጡት የህብረቱ ተወካይ የሆኑት ኦባአሳንጆ በሁለቱ ወገኖች መሀከል በመላለስ ባደረጉት ያላሰለሰ ዲፕሎማሲያዊ ጥረት ነው ያሉት ሙሳ ፋኪ ማሃማት ጠበኝነትን የማቅዝቀዝ እና ግጭቶችን የማርገብ ስራ ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበትም አሳስበዋል። ሊቀመንበሩ የኢትዮጵያ መንግስት እና ህወሃት ግጭቱን በሰላማዊ መንገድ ለመፍታት የወሰዷቸውን ርምጃዎች አድንቀው በፖለቲካዊ ውይይት ችግሮችን ለመፍታት የጀመሩትን መንገድ አጠናክረው እንዲቀጥሉ ያበረታቱ ሲሆን፣ ዓለም አቀፉ ህብረተሰብ የአፍሪካ ህብረት የሚመራውን የሰላም ሂደት እንዲደግፉ ጥሩ አቀርበዋል።
ከኢትዮጵያ ውጭ፤ በተለይ በእንግሊዝ አገር «ርዕሰ-አድባራት ለንደን ደብረ-ፅዮን ቅድስት ማርያም» በተሰኘው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋኅዶ ቤተክርስትያን ውስጥ የተነሣውን ውዝግብ ባጭሩ ለመቃኘት ይሞክራል። የለንደን ርዕሰ-አድባራት ደብረ-ፅዮን ቅድስት ማርያም ቤተክርስትያን ከተመሠረተች አርባ ዓመት ሊሞላ ነው። ባብዛኛው ዓመታት ቤተክርስትያኒቱ የአገር ቤቱን ሲኖዶስ ትቀበልና፣ ፓትርያርኩን ግን በፀሎት አታነሣም። ይህ ነበር ለዓመታት አካሄዷ። «ጠንካራ ሕብረት ያላቸውና ለቤተክርስትያንም ቀናዒ የሆኑ አማንያን ያሏት ይህች ቤተክርስትያናችን ዛሬ እንደማይሆን ሆናለች» በማለት ምሬት ያሰሙ አባላት መልዕክት ደረሰን። «በዚህ ታላቅ የፆምና የሱባዔ ወቅት እንኳ መፀለይ አልቻልንም» በማለት የሚያማርሩ ምዕመን በርካታ ናቸው። እነዚሁ ምዕመናን እንደገለፁት «ቤተክርስትያኒቱ ዛሬ ታሽጋለች። «ማን አሸገው?» ስንል፣ «አስተዳዳሪው አባ ግርማ» ተባልን። አባ ግርማን ጠየቅናቸው። ለውይይቱ «እኔ ባልናገር ይሻላል ስለተባለ፣ ቀሲስ አባተ ያነጋግሩሃል» ተባልኩ። ቀሲስ አባተም ፈቃደኛ ሆኑ፣ ከአቤት ባይ ምዕመናንም አንድ ተወካይ ተሰጠኝ።
በኢትዮጵያ የእርስ በርስ ጦርነትና በየቦታው የሚነሱ የብሔር ግጭቶች በሴቶች፣ በወጣቶችና በሕፃናት ላይ ስቃይና ሰቆቃን አስከትለዋል፡፡ እናቶች እንባቸውን የሚያብስላቸው አጥተዋል፡፡ ሕፃናት ተሳቀዋል፡፡ ወጣቶች የጦርነት ሰለባ ሆነዋል፡፡ በየአካባቢው በሚነሱ ግጭቶች በሺዎች የሚቆጠሩ ተፈናቅለዋል፡፡ በሺዎች የሚቆጠሩ ሞተዋል፡፡ ሕፃናት ያለ ወላጅ ቀርተዋል፡፡ በተለይ በሰሜኑ የኢትዮጵያ ክፍል ከዓመት በፊት የተነሳው ጦርነት ዛሬም አልሻረም፡፡ የብዙዎችን ሕይወት ነጥቆ፣ አካል ጉዳተኛ አድርጎ፣ ሥነ ልቦና ሰልቦ በተለይም የአካባቢውን ነዋሪዎች ለሰቆቃና ሰቀቀን ዳርጓል፡፡ ዛሬም የጦርነት ነጋሪት እየተጎሰመ ነው፡፡ ይፋዊ ጦርነት ዳግም ይጀመር ይሆን? የሚለው የበርካቶች ሥጋት ሆኗል፡፡ በተለይ የእናቶችን ልብ አርዷል፡፡ በእንባ እንዲታጠቡ ምክንያት ሆኗል፡፡ በጦርነትና ግጭት ምክንያት ለዓመታት ያፈሩት ንብረቶች የወደመባቸው፣ ልጆቻቸውንና ባሎቻቸውን በጦርነት ያጡና ግራ የተጋቡ እናቶች በአግባቡ እንኳን እግዚአብሔር ያፅናችሁ ሳይባሉ፣ የሚገርፋቸው ረሃብና ጉስቁልና ከትከሻቸው ሳይወርድ ሌላ የጦርነት ፍዳ ከፊታቸው ተደቅኗል፡፡ ሆኖም የእናቶችን እንባ የሚያብስ ጠፍቷል፡፡ የታሰረ አንጀታቸውን የሚፈታም ናፍቋቸዋል፡፡ በመሆኑም በኢትዮጵያ የተከሰተው አሰቃቂና አሳዛኝ ምዕራፍ እንዲዘጋ ምኞታቸውና ፍላጎታቸው ነው፡፡ ይህ እንዲሳካ ደግሞ በጦርነት ውስጥ እየተሳተፉ ያሉ ወገኖች ሁሉ ጆሮ እንዲሰጧቸው፣ ልባቸውን ከፍተው ችግራቸውን እንዲያዳምጧቸው ይማፀናሉ፡፡ የዓለም ዕርቅና ሰላም ግብረ ሰናይ ድርጅት ከምቹ ቤት መልቲ ሚዲያ ጋር በመተባበር ባዘጋጀው ‹‹ልጆቼ በጡቴ፣ ልጆቼ በሞቴ፣ ልጆቼ አፈር ስሆን›› መድረክ በተለያዩ ዘርፎች የተሰማሩ እናቶች እንባቸውን እያፈሰሱ ‹‹መንግሥት ስማን፣ ጦር ያነሳችሁ ስሙን›› ብለዋል፡፡ ‹‹የሰላምና የፍቅር መልዕክት›› በተጋባዥ እናቶችና ታዳሚ ወጣቶች በግጥምና በንግግር ‹‹እባካችሁ ከጦርነት አውጡን፣ የጦርነት ምዕራፍ ይዘጋ›› ሲሉም ተደምጠዋል፡፡ የዓለም ዕርቅና ሰላም ግብረ ሰናይ ድርጅት መሥራችና አማካሪ አህመድ ዘካሪያ (ረዳት ፕሮፌሰር) እንዳሉት፣ ዛሬ ሁሉንም የኅብረተሰብ ክፍሎች በተለይም እናቶችን ያስጨነቀውና ያስጠበበውን ጦርነት ‹‹የኢትዮጵያ ችግር መነሻውም መድረሻውም እልህ ነው ሌላ አይደለም፤›› ሲሉ ገልጸውታውል፡፡ ‹‹እህል ለምነን፣ ጥይት ለምነን ምንድነው የምንሆነው? ምን ይሻላል? ብለን ዛሬ ተሰባስበናል፤›› ያሉት አህመድ (ረዳት ፕሮፌሰር) ሰላም እንዲሰፍን፣ አለመግባባቶች በውይይት እንዲፈቱ ትግራይና አማራ ክልል በመገኘት መለመናቸውን፣ ሰላም እንዲሰፍን ብዙ መጣራቸውን፣ ግጭቶች እንዲወገዱና የሰላም መንገድ እንዲሰፍን መሥራታቸውን ነገር ግን እንዳልተሳካ ጠቁመዋል፡፡ ‹‹አሸናፊና ተሸናፊ የሌለበት ጦርነት ስለሆነ ጦርነት ይበቃናል ብለን እንውጣ፣ እልህ ነው የሚያጨራርሰን›› ያሉት አማካሪው አሁን ደግሞ ሴቶች እንዲሠሩ ጥሪ አስተላልፈዋል፡፡ በመድረኩ ከተሳተፉት መካከል ሐሳብ ለመስጠት ዕድል ያገኙ እናቶች ብሶታቸውን በእንባ ነበር የገለጹት፡፡ የኑሮ ውድነት፣ ጦርነት፣ ግጭትና አለመረጋጋት ይበልጡኑ እናቶች፣ ሴቶችና ልጆችን ለመከራ መዳረጉን አውስተዋል፡፡ ‹‹እህቶቻችን፣ ወንድሞቻችንና ልጆቻችን እያለቁ ነው፡፡ እኛም እያለቅን ነው፣ እዚህ የምንበላው እያነቀን ነው፣ ሰው መብላት አቅቶታል፡፡ መንግሥት ጩኸታችንን ይስማን፣ እናቶች እንጩህ!›› ያሉ የመድረክ ተሳታፊዎችም ነበሩ፡፡ ‹‹መንግሥት ምን እየሠራህ ነው? የሃይማኖት አባቶች ምን እየሠራችሁ ነው፡፡ እንደ ዳዊት፣ እንደ ሰሞን ማቅ ልበሱ፣ ወገን እየተቃጠለ ነው፡፡ እየተራበ ነው እናንተ ምን እየሠራችሁ ነው?›› ሲሉም እናቶች ጠይቀዋል፡፡ እናቶች በእንባና በሳግ በታጀበ ድምፀት በኢትዮጵያ ያለው ግጭትና ጦርነት እንዲያበቃ አብዝተው በገለጹበት በዚህ መድረክ የተገኙት፣ ልዑል ራስ መንገሻ ሥዩም፣ በዕለቱ ሴቶች የተሰማቸውን ስሜት የአስፈጻሚ አካላት ሰምተው እንዲፈጽሙት ጥሪ አቅርበዋል፡፡ ‹‹እኔ እንድትሰሙ እፈልጋለሁ››ም ብለዋል፡፡ የዓለም ዕርቅና ሰላም ግብረ ሰናይ ድርጅት አባል አቶ ሱሌማን ከድር በበኩላቸው፣ በርካታ የሰላም ውይይቶች እንደተደረጉ፣ ነገር ግን ስለ ሰላም የሚያደርጉት ጥረትና ውይይት ከአዳራሽ እንደማይዘል ተናግረዋል፡፡ መንግሥት፣ መንግሥታዊ ካልሆኑ ድርጅቶች የፖሊሲ ግብዓት አይወስድም ወይ? ሚዲያዎች የመንግሥትን ሐሳብ ነው የሚያስተጋቡት፣ የኛን ሐሳብ ሕዝብና ዓለም እንዴት ይስማልን? ሲሉም ጠይቀዋል፡፡ በመድረኩ የተጋበዙ እናቶች ጦርነት ይቆም ዘንድ፣ ነፍጥ ያነሱ ይዘቀዝቁ ዘንድ፡- ‹‹ልጆቼ በጡቴ፣ ልጆቼ በሞቴ፣ ልጆቼ አፈር ስሆን፣ ኧረ ስለ ወላጅ፣ ኧረ ስለ ልጆች የአገር መሥራች ልጆች ናቸውና ወጣት ልጆቻችን ሰላምን ፍጠሩ፣ ፀብን አስወግዱ፣ አታሳዝኑን፣ አታስለቅሱን፡፡ ጦርነት ልጅ አይወልድምና የወንድማማች መገዳደል በቶሎ ይቁም፡፡ እናቶች ሁላችሁም በያላችሁበት የሰላም ጥሪያችንን አስተጋቡልን፤›› ሲሉ በተለያዩ ቋንቋዎች መልዕክትን አስተላልፈዋል፡፡ ‹‹አሁን ለጦርነት እየተዘጋጀን ነው፡፡ ከዚህ ምን እናተርፋለን?›› ሲሉ የሚጠይቁት አህመድ (ረዳት ፕሮፌሰር) ከመድረኩ የተሰበሰበውን ሐሳብ አጠናቅረው የሚዋጉ ወገኖችን ሁሉ ወደ ሰላም ሊያመጣ የሚችል ምክረ ሐሳብ በጥቂት ቀናት ውስጥ እንደሚያቀርቡ ተናግረዋል፡፡
ጾመ ፍልሰታ የእመቤታችን ዕረፍት፣ ትንሣኤና ዕርገቷ የሚታሰብበት ወቅት ነው፡፡ እመቤታችን በተለያዩ ጊዜያት ሞትና ትንሣኤዋን ለሐዋርያት የገለጸችበትን ምስጢር ከነሐሴ 1-16 ድረስ ምእመናን በጾም በጸሎት ተወስነው የልጇን ቸርነት የእርሷን አማላጅነት በሱባኤ ይማጸናሉ፡፡ የሱባኤው ወቅት ሲፈጸም “እመቤታችን በእውነት ተነሥታለች” ብለው በደስታ የጾሙን ወቅት ይፈጽማሉ፡፡ ሞቷ የሚያስደንቅ መሆኑን ቅዱስ ያሬድ “ሞትሰ ለመዋቲ ይደሉ ሞታ ለማርያም የሐጽብ ለኲሉ፤ ሞት ለማናቸውም ሰው ሁሉ የተገባ ነው፡፡ የማርያም ሞት ግን ሁሉን ያስደንቃል” በማለት ገልጾታል፡፡ በኢትዮጰያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ትውፊት መሠረት እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም በዚህ ዓለም በሕይወተ ሥጋ 64 ዓመታት ያህል ቆይታ አርፋ ተነሥታ በክብር አርጋለች፡፡ ይህንን የትንሣኤና ዕርገት ዐቢይ ምሥጢር ነቢየ እግዚአብሔር ቅዱስ ዳዊት “ተንሥአ እግዚኦ” ውስተ ዕረፍትከ፡፡ አንተ ወታቦተ መቅደስከ፤ አቤቱ ወደ ዕረፍትህ ተነሥ፡፡ አንተና የመቅደስህ ታቦት” /መዝ.131፡8/፤ እንዲሁም “ወትቀውም ንግሥት በየማንከ በአልባሰ ወርቅ ዑጽፍት ወኁብርት፤ በወርቅ ልብስ ተጎናጽፋና ተሸፋፍና ንግሥቲቱ በቀኝህ ትቆማለች” /መዝ.44፡9/ ሲል የተናገረው ቃለ ትንቢት በንጽሐ ሥጋ፣ በንጽሐ ነፍስ፣ በንጽሐ ልቡና የጸናች የቅድስት ድንግል እመቤታችንን ዕረፍት፣ ትንሣኤ፣ ፍለሰት /ዕርገት/ ያስገነዝባል፡፡ /ራእ.11፡19/ እመቤታችን ታቦተ እግዚአብሔር መሆኗን አባ ጽጌ ድንግል በማኅሌተ ጽጌ ሲገልጽ “ከመ ታቦት ሥርጉት በወርቀ ዓረብ ወተርሴስ በድንግልና ማርያም ሥርጉተ ሥጋ ወነፍስ” ሲል አመስግኗታል፡፡ ሊቃውንተ ቤተ ክርስቲያን በትርጓሜያቸው ይህንን ቃለ ትንቢት ቅዱስ ዮሐንስ በራእዩ ከገለጣት “ንግሥተ ሰማይ፤ የሰማይ ንግሥት” /ራእ.12፡1/ ጋር በማገናዘብ የእመቤታችንን ሁለንተናዊ ክብርና ልዕልና አምልተውና አስፍተው ገልጸውታል፡፡ ቅዱስ ዮሐንስ በራእዩ “… በጌታ የሚሞቱ ሙታን ብፁዓን ናቸው፡፡….. ከድካማቸው ያርፉ ዘንድ ሥራቸውም ይከተላቸዋል” /ራእ.14፡13/ ብሎ እንደመሰከረው እመቤታችን ከዕረፍቷና ዕርገቷ በኋላ የመጨረሻ ወደ ሆነው ክብር መሸጋገሯ ያስረዳል፡፡ ይህንን ክብርዋን በመረዳት ሊቃውንተ ቤተ ክርስቲያን ዘወትር “ወበእንተዝ ናዐብየኪ ኩልነ ኦ እግዝእትነ ወላዲተ አምላክ ንጽሕት ኩሎ ጊዜ፡፡ ንስአል ወናንቀዐዱ ኀቤኪ ከመ ንርከብ ሣህለ በኀበ መፍቀሬ ሰብእ፤ ሁልጊዜ ንጽሕት የምትሆኚ አምላክን የወለድሽ እመቤታችን ሆይ ስለዚህ ነገር እናከብርሻለን፣ እናገንሻለን፡፡ ሰውን ከሚወድ ልጅሽ ዘንድ የቅርታንና ምሕረትን እናገኝ ዘንድ ሁል ጊዜ ዓይነ ልቡናችንን ወደ አንቺ እናነሣለን፡፡ በማለት ቤዛዊተ ዓለም ድንግል ማርያም ከልዑል እግዚአብሔር ዘንድ ሁል ጊዜ ዓይነ ልቡናችንን ወደ አንቺ እናነሣለን፡፡ በማለት ቤዛዊተ ዓለም ድንግል ማርያም ከልዑል እግዚአብሔር ዘንድ የተሰጣትን ልዩ የቃል ኪዳን ጸጋና አምላካዊ ክብር እያመሰጠሩ ያመሰግኗታል፡፡ ሊቁ “ቀስተ ደመና ማርያም ትእምርተ ኪዳኑ ለኖኅ፣ ዘእግዚአብሔር ሤመኪ ለተዝካረ ምሕረት ወፍትሕ፣ ህየንተ ቀስፍ ለምድር ወአማሰና አይኅ፡፡ ብሎ እንዳመሰገናት፡፡ እመቤታችን በአጸደ ሥጋ ሳለች ከሦስቱ አካላት አንዱ አካል እግዚአብሔር ወልድ በተለየ አካሉ በተዋሕዶ ሰው ሆኖ በመዋዕለ ሥጋዌ ላደረገው የድኅነት ዓለም ጉዞ ምክንያት ነበረች፡፡ ኢየሱስ ክርስቶስ የሰው ልጆችን ባርነትና ስደት ለማጥፋት ወደዚህ ዓለም በመጣ ጊዜ የሰው ልጆችን ያሳደደ ሠይጣን በሄሮድስ አድሮ ሲያሳድደው ልጇን ይዛ በመሰደድ ለድኅነታችን ምክንያት ነበረች፡፡ ቅዱስ ዮሐንስ ወንጌላዊ በራእዩ እንዳየው፤ “ታላቅ ምልክትም በሰማይ ታየ ፀሐይን ተጐናጽፋ ጨረቃ ከእግሮችዋ በታች ያላት በራስዋም ላይ የአሥራ ሁለት ከዋክብት አክሊል የሆነላት አንዲት ሴት ነበረች፡፡ እርስዋም ፀንሳ ነበር፡፡ ምጥም ተይዛ ልትወልድ ተጨንቃ ጮኸች፡፡ ዘንዶውም ሴቲቱ በወለደች ጊዜ ሕፃንዋን እንዲበላ ልትወልድ ባላት ሴት ፊት ቆመ፡፡ አሕዛብንም ሁሉ በብረት በትር ይገዛቸው ዘንድ ያለውን ወንድ ልጅ ወለደች፤ ልጅዋም ወደ እግዚአብሔር ወደ ዙፋኑ ተነጠቀ፡፡ ሴቲቱም ሺህ ከሁለት መቶ ስልሳ ቀን በዚያ እንዲመግቡአት በእግዚአብሔር ተዘጋጅቶላት ወደ ነበረው ስፍራ ወደ በረሀ ሸሸች ”/ራእ.12፡1-6/ “ዘንዶውም ወደ ምድር እንደተጣለ ባየ ጊዜ ወንድ ልጅ የወለደችውን ሴት አሳደዳት፡፡ ከእባቡም ፊት ርቃ አንድ ዘመን፣ ዘመሃትም፣ የዘመን እኩሌታ ወደምትመገብበት ወደ ሥፍራዋ፣ ወደ በረሀ እንድትበር ለሴቲቱ ሁለት የትላቁ ንሥር ክንፎች ተሰጣት፡፡ እባቡም ሲቲቱ በወንዝ እንድትወሰድ ሊያደርግ ወንዝ የሚያህልን ውኃ ከአፉ በስተኋላዋ አፈሰሰ፡፡ ምድሪቱም ሴቱቱን ረዳቻት፡- ምድሪቱም አፍዋን ከፍታ ዘንዶው ከአፉ ያፈሰሰውን ወንዝ ዋጠችው፡፡ ዘንዶውም በሴቲቱ ላይ ተቈጥቶ የእግዚአብሔርን ትእዛዛት የሚጠብቁትን የኢየሱስም ምስክር ያላቸውን ከዘርዋ የቀሩትን ሊዋጋ ሄደ፤ በባሕርም አሸዋ ላይ ቆመ፡፡” /ራእ.12፡13-17/ ሲል መስክሮአል፡፡ ኢየሱስ ክርስቶስ የመጀመሪያውን አምላካዊ ድንቅ ተአምር ባደረገበት በቃና ዘገሊላ ሠርግ ቤት እመቤታችን ከልጇ ከወዳጇ ጋር እንደነበረችና ለተአምሩም ምክንያት ነበረች፡፡ በገሊላ ቃና የተፈጸመው ታላቅና ድንቅ አምላካዊ የቸርነት ሥራ ጌታችንና መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በዕለተ ዓርብ የፈጸመውን የቤዛነት ሥራ ሲያደርግ ምክንያት የነበረችው እመቤታችን ነች፡፡ ይኸውም በቀራንዮ አደባባይ በተሰቀለባትና ማየ ሕይወት የሆነውን አማናዊ ወይን ደሙን ባፈሰሰባት ዕለት ቤዛዊተ ዓለም ድንግል ማርያም ከእግረ መስቀሉ አጠገብ ነበረች፡፡ በዚህም አዲሲቷ ሔዋን እመቤታችን በክርስቶስ ቤዛነት ለዳነውና በወርቀ ደሙም ለተዋጀው አዲሱ የሰው ዘር ማለትም የክርስቶስ ምሥጢራዊ አካል /ቤተ ክርስቲያን/ መንፈሳዊት እናት ሆና በጸጋ ተሰጥታናለች /ዮሐ.19፡26-27/ የእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያምን ሞትና ትንሣኤ ነገረ ማርያም፣ ስንክሳርና ተአምረ ማርያም እንደሚያስረዱት፤ ጥር 21 ቀን ዐርፋለች፡፡ እረፍቷን ቅዱስ ዳዊት ሲናገር “አቤቱ ወደ እረፍትህ ተነሥ አንተና የመቅደስህ ታቦት” መዝ.136፡8 ፈጣሪዬ ሆይ ምእመናንን ወደምታሳርፍበት ወደ መንግሥተ ሰማያት የመቅደስህን ታቦት ድንግል ማርያምን ይዘህ ተነሥ ሲል ቅዱስ ዳዊት ተናግሯል፡፡ ይህም እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም 64 ዓመት በዚህ ዓለም ከኖረች በኋላ ነብሷ ከሥጋዋ ተለይቶ እንደ ልጅዋ ትንሣኤ መነሣቷን የሚያመለክት ነው፡፡ ታቦት ያላትም ማደሪያው ስለሆነች ነው፡፡ ጠቢቡ ሰሎሞን “ወዳጄ ሆይ ተነሺ ውበቴ ሆይ ነይ እነሆ ክረምት አለፈ ዝናቡም አልፎ ሄደ አበቦች በምድር ላይ ተገለጡ፡፡ የዜማም ጊዜ ደረሰ የቀረ… ቃል በምድራችን ተሰማ፡፡ በለሱ ጐመራ ወይኖችም አበቡ መዓዛቸውንም ሰጡ፡፡ ወዳጄ ሆይ ተነሺ ውበቴ ሆይ ነይ” ሲል ስለ እመቤታችን በምሳሌ ተናግሮአል፡፡ መኃ 2፡1አ-13 ወዳጁን ውበቱን ተነሺ ነይ እያለ የተጣራው ኢየሱስ ክርስቶስ ነው፡፡ ተጠሪዋም እመቤታችን ናት፡፡ እነሆ ክረምት አለፈ ማለት በስደት በአይሁድ የዘወትር ጠላትነት በልጅዋ መከራና ስቅላት ስምዖን በቤተ መቅደስ እንደተናገረ ልቧ በሀዘን ሠይፍ የተከፈለበት በሀዘን ፍላጻ የተወጋበት የመከራ ክረምት /ወቅት/ አልፎ የክርስቶስ ሕማሙ ፣ ሞቱ፣ ቤዛነቱ ተፈጽሟል፡፡ ትንሣኤው በምድር ላይ ተገልጧል፣ ተሰብኳል ማለት ነው፡፡ በምድራችን አበባ ታይቷል ማለት የሐዋርያት ድምፅ በምድር ሁሉ ደርሷል ማለት ነው፡፡ ነቢዩ ዳዊት ድምፃቸው ወደ ምድር ሁሉ ቃላቸውም እስከ ዓለም ዳርቻ ወጣ ብሎ ስለ ሐዋርያት የተናገረው በዓለም ያለውን መከራ ስድት ሲገልጽ ነው፡፡ /መዝ 18¸4/ የዜማም ጊዜ ደረሰ ያለው የመከራን ጊዜ ነው፡፡ ሸለቆችም በእህል ተሸፈኑ በደስታ ይጮሃሉ፣ ይዘምራሉም ተብሏል፡፡ መዝ 14፡13 የመከር ጊዜ ደረሰ የተባለው መከር የፍሬ ጊዜ በመሆኑ ክርስትና አፍርቷል ማለት ነው፡፡ በለሱ ጐመራ ማለት ደግሞ በጐ ምግባረ ፍሬ ሳያፈሩ የነበሩ ሰዎች በጐ ምግባር መሥራት መጀመራቸውን የሚያሳይ ነው፡፡ በመጨረሻም ወይኖች አብበዋል፣ መዓዛቸውንም ሰጥተዋል እንደተባለ በመላው ዓለም አብያተ ክርስቲያናት በሃይማኖት ማበብ መዓዛ ምግባራቸውን ማቅረብ ከጀመሩ በኋላ እመቤታችን አረፈች፡፡ እመቤታችን ጥር 21 ቀን እረፍት በሆነበት እለት ሐዋርያት የእመቤታችንን ሥጋ ለማሳረፍ ወደ ጌቴሰማኒ መካነ እረፍት ይዘው ሲሄዱ አይሁድ በቅንዓት መንፈስ ተነሣሥተው “ቀድሞ ልጅዋን በሦስተኛው ቀን ከሙታን ተነሳ፡፡ በአርባኛው ቀን ወደ ሰማይ አረገ፡፡ እንደገናም ተመልሶ ይህን ዓለም ለማሳለፍ ይመጣል" እያሉ በማስተማር ሕዝቡን ፈጽመው ወስደውታል፡፡ አሁን ደግሞ ዝም ብለን ብንተዋት እርሷንም እንደ ልጅዋ ተነሣች አረገች እያሉ በማስተማር ሲያውኩን ሊኖሩ አይደለምን; ኑ ተሰብሰቡና በእሳት እናቃጥላት ብለው ተማክረው መጥተው ከመካከላቸው ታውፋኒያ የተባለው ጐበዝ አይሁዳዊ ተመርጦ ሄዶ የእመቤታችንን ሥጋ የተሸከሙትን አልጋ ሽንኮር ያዘ፡፡ የአልጋውን ሽንኮር በያዘ ጊዜ የእግዚአብሔር መልአክ በእሳት ሠይፍ ሁለት እጁን ስለ ቆረጣቸው ከአልጋው ሽንኮር ላይ ተንጠልጥለው ቀሩ፡፡ ታውፋንያ በፈጸመው ድርጊት ተጸጽቶ ወደ እመቤታችን ስለተማጸነ በተአምር የተቆረጡ እጆቹን እንደ ቀድሞ አድርጋ ፈውሳዋለች (ስንክሳር ዘጥር፡፡) የእግዚአብሔር መልአክ የእመቤታችን ሥጋ ከሐዋርያው ዮሐንስ ጋር ተድላ ደስታ ወደ አለባት ገነት በመንፈስ ቅዱስ ተነጠቁ፡፡ ጌታም የእመቤታችንን ሥጋ ታወጣ ዘንድ ምድርን እንዲጠሩዋት ሰባቱን የመላእክት አለቆች አዘዛቸው፡፡ እነርሱም ትወጪ ዘንድ እግዚአብሔር አዞሻል አሏት፡፡ ያን ጊዜም ከእፅ ሕይወት በታች ካለ መቃብር የእመቤታችን የማርያም ሥጋዋ ወጣ፡፡ ጌታችንም ዘላለማዊ ወደሆነ መንግሥተ ሰማያት መላእክት እና ሰማእታት እየሰገዱላት አሳረጓት፡፡ ንጉሥ ዳዊት “በወርቅ ልብስ ተጐናጽፋ ተሸፋፍና ንግሥቲቱ በቀኝህ ትቆማለች” እንዳለ፡፡ መዝ 44፡9 ወንጌላዊ ዮሐንስም ከእርሷ በረከትን ተቀብሎ ተመልሶ ከሰማይ ወረደ፡፡ ሐዋርያት ተሰብስበው ስለ እመቤታችን ሥጋ ፈጽሞ ሲያዝኑና ሲተክዙ አገኛቸው፡፡ እርሱም እንዳየ እንደሰማ ሥጋዋም በታላቅ ክብር ማረጉን ነገራቸው፡፡ ሐዋርያትም ዓመት ሙሉ ቆዩ፡፡ የነሐሴም ወር በባተ /በገባ/ ቀን ዮሐንስ እንዲህ አላቸው፡፡ የእመቤታችንን ሥጋዋን ለማየት ኑ፤ ሁለት ሱባኤ በመጾም እንለምን አለ፡፡ በጾም በጸሎት ሱባኤ ያዙ፤ ጌታም የእመቤታችንን ሥጋ አምጥቶ ስለሰጣቸው በታላቅ ዝማሬ፣ በውዳሴና በምሕላ ወስደው ቀድሞ በተዘጋጀው መካነ እረፍት በጌቴሴማኒ ቀበሯት፡፡ የእመቤታችን የቀብር ሥነ ሥርዓት በተፈጸመ ጊዜ ከአሥራ ሁለቱ አንዱ ቶማስ አልነበረምና ከሀገረ ስብከቱ በደመና ተጭኖ ወደ ኢየሩሳሌም ሲመጣ እመቤታችን በተቀበረች በሦስተኛው ቀን እንደ ልጅዋ ትንሣኤ ተነሥታ ስታርግ ያገኛታል፡፡ ትንሣኤዋን ሌሎቹ ሐዋርያት አይተው ለእርሱ የቀረበት መስሎት ተበሳጭቶ “በመጀመሪያ የልጅሽን ትንሣኤ አሁን ደግሞ የአንቺን ትንሳኤ ሳላይ ቀረሁ” ብሎ ከማዘኑ የተነሣ ከደመናው ተወርውሮ ሊወድቅ ቃጣው፡፡ እመቤታችንም ከእርሱ በቀር ሌሎቹ ሐዋርያት ትንሳኤዋን እንዳላዩ ነግራው አጽናንታው ሄዶም ለሐዋርያት የሆነውን ሁሉ እንዲነግራቸው አዝዛው ምልክት ይሆነው ዘንድ ሰበኗን - መግነዟን ሰጥታው አረገች፡፡ ሐዋርያው ቶማስም ኢየሩሳሌም በደረሰ ጊዜ እመቤታችንን እኮ ቀበርናት ብለው ነገሩት እርሱም “ሞት በጥር በነሐሴ መቃብር እንዴት ይሆናል?” አላቸው፡፡ “አንተ እንጂ የጌታን ትንሣኤ ተጠራጠርክ አሁንም አታምንምን;” ብለው በቅዱስ ጴጥሮስ መሪነት ወደ እመቤታችን መካነ መቃብር ይዘውት ሄደው መቃብሩን ቢከፍቱ ሥጋዋን አጡት፡፡ ደነገጡም፡፡ ቶማስም “አታምኑኝም ብዬ እንጂ እመቤታችን ተነሥታ አርጋለች” ብሎ የሆነውን ሁሉ ነገራቸው፡፡ ለማረጋገጫ ምልክት እንዲሆን የሰጠችውን ሰበኗን አሳያቸው፡፡ ሰበኗን - መግነዟን ለበረከት ቆራርጠው ከተከፋፈሉ በኋላ ወደየአህጉረ ስብከታቸው ሄደዋል፡፡ ሐዋርያትም ትንሣኤሽን ቶማስ አይቶ እኛ እንዴት ይቀርብናል ብለው በቀጣዩ ዓመት ከነሐሴ አንድ ቀን ጀምረው ሱባኤ ገቡ፡፡ በሱባኤው መጨረሻ በነሐሴ አሥራ ስድስት ቀን ጌታችን ጸሎታቸውን ተቀብሎ እመቤታችንን መንበር፣ ቅዱስ ጴጥሮስን ንፍቅ ረዳት ቄስ፣ ቅዱስ እስጢፋኖስን ገባሬ ሰናይ ዋና ዲያቆን አድርጐ ቀድሶ ሁሉንም ከአቆረባቸው በኋላ የእመቤታችንን እርገቷን ለማየት አብቅቷቸዋል፡፡ ቤተክርስቲያናችንም ሥርዓት ሠርታ ከሰባቱ ዓበይት አጽዋማት ተርታ አስገብታ ይህን ታላቅ የበረከትና የምሥጢር መግለጫ ጾም እንድንጾም አድርጋናለች፡፡ ሐዋርያት ያዩትን ድንቅ ምሥጢር የእመቤታችንን ትንሣኤና ዕርገት ለማየትና ከሐዋርያት አበው በረከት ለመሳተፍ ጌታችን “ልጆቼ” ይላቸው ለነበሩ ሐዋርያት አምሳል ሕፃናትና ወጣቶች፣ ሴቶችና ወንዶች፣ አረጋውያንም የጾመ ፍልሰታን መድረስ በናፍቆት እየጠበቁ በየዓመቱ በጾም በጸሎት ያሳልፉታል፡፡ ጾመ ፍልሰታ በሕፃናት፣ በምእመናንና በካህናት ዘንድ በተለየ ፍቅር የምትታይና ታላቅ መንፈሳዊ አገልግሎት የሚከናወንባት ወቅት ናት፡፡ ካህናት ሌሊት በሰዓታት ቀን በቅዳሴ፣ መዘምራን በስብሐተ ነግህ /የጠዋት ምስጋና/ ሕፃናት በመዝሙር ያሳልፏታል፡፡ እናቶች ደግሞ ጠዋት ውዳሴ ማርያምና ቅዳሴ ማርያም ትርጓሜ ሲያዳምጡ፣ ቀን ቅዳሴ ሲያስቀድሱ ውለው ማታ መብራት አብርተው መዝሙረ ፍልሰታን ይዘምራሉ፡፡ በመዝሙሩ የቅድስት ድንግል ማርያምን ስደት፣ የደረሰባትን መንገላታትና አማላጅነት በማንሳት የተማኅጽኖ ጸሎት ያቀርባሉ፡፡ በምግባር በሃይማኖት መጽናት የሚሰጠውን ጸጋ ይናገራሉ፡፡ እናቶች ከመዘምሩት መዝሙር መካከል፤- ወፌ ሰንበታ ሰንበታ መጣች ለፍልሰታ አገርሽ የት ነው ኤፍራታ አሳድሪኝ ማታ፡፡ ይናፍቀኛል ሌሊት የሰማይ እልፍኝ መብራት ወፌ የኔ እመቤት /2/ ከሁሉ ከሁሉ ጤፍ ታንሳለች ከጭቃ ወድቃ ታነሣለች ከዚያች ጤፍ ከዚያች ጤፍ የአዳም ልጅ ሁሉ አትስንፍ የአዳም ልጅ ሁሉ ሰነፈና የኑሮ ቤቱን ረሳና ተው አትርሳ ተው አትርሳ ተሠርቶለሃል የእሳት አልጋ ያን የእሳት አልጋ የእሳት ባሕር እንደምን ብለህ ትሻገር ተሻገሩት አሉ በሠሩት ምግባር እኔ ባሪያሽ ወዴት ልደር /እንደምን ብዬ ልሻገር/ ሰላም ሰጊድ እያሉ ሌሊቱን በሙሉ እሳት አንድደው ያመሰግኗታል፡፡ ይማጸኗታል፡፡ የእመቤታችን ትንሣኤና እርገት መታሰቢያ - ጾመ ፍልሰታ ብዙዎች ከቤታቸው ተለይተው በመቃብር ቤት ዘግተው፣ አልጋና ምንጣፍ ትተው፣ በመሬት ላይ ተኝተው ዝግን ጥሬ እፍኝ ውኃ እየቀመሱ በጾምና በጸሎት በመትጋት በታላቅ ተጋድሎ ይሰነብታሉ፡፡ በሰሙነ ፍልሰታ ምእመናን ለእመቤታችን ያላቸውን ጽኑና ጥልቅ ፍቅር የሚያሳዩበት ነው፡፡ ጌታችን ሦስት መዓልት ሦስት ሌሊት በከርሰ መቃብር ቆይቶ ሙስና መቃብር ሳያገኘው፣ መግነዝ ፍቱልኝ መቃብር ክፈቱልኝ ሳይል በሥልጣኑ እንደተነሣ እርሷም በተቀበረች በሦስተኛው ቀን ማኅደረ መለኮት ናትና ሙስና መቃብር ሳያገኛት መግነዝ ፍቱልኝ፣ መቃብር ክፈቱልኝ ሳትል የልጅዋ ሥልጣን ኃይል ሆኗት መነሣቷን ትንሣኤዋ “ከመ ትንሣኤ ወልዳ፤ እንደ ልጅዋ ትንሣኤ” ነው ተብሎ ሲከበርላት ይኖራል፡፡ ላይ ኦገስት 16, 2014 ምንም አስተያየቶች የሉም: ይህን ኢሜል አድርግጦማር አድርግ!Twitter ላይ አጋራFacebook ላይ አጋራለPinterest አጋራ 2014 ኦገስት 15, ዓርብ ደብረ ታቦርና ቡሄ ነሐሴ 5 ቀን 2006 ዓ.ም. መ/ር ሳሙኤል ተስፋዬ የኢትየጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ከምታከብራቸው ዘጠኝ ዓበይት በዓላት አንዱ የደብረ ታቦር በዓል ነው። በየዓመቱ ነሐሴ ፲፫ ቀን የሚከበረው ይህ በዓል መሠረቱ ኢየሱስ ክርስቶስ ነው፡፡ ደብረ ታቦር ኢየሱስ ክርስቶስ ሦስት ደቀመዛሙርቱን ይዞ ወደ ተራራው የወጣበትና ፊቱ እንደ ፀሐይ የበራበት፣ ልብሱም እንደብርሃን ነጭ የሆነበት፣ ብርሃነ መለኮቱን የገለጠበት ተራራ ነው። ከስድስት ቀንም በኋላ ኢየሱስ ጴጥሮስንና ያዕቆብን ወንድሙንም ዮሐንስን ይዞ ወደ ረጅም ተራራ ብቻቸውን አወጣቸው። በፊታቸውም ተለወጠ፥ ፊቱም እንደ ፀሐይ በራ፥ ልብሱም እንደ ብርሃን ነጭ ሆነ። እነሆም፥ ሙሴና ኤልያስ ከእርሱ ጋር ሲነጋገሩ ታዩአቸው። ጴጥሮስም መልሶ ኢየሱስን ጌታ ሆይ፥ በዚህ መሆን ለእኛ መልካም ነው፤ ብትወድስ፥ በዚህ ሦስት ዳስ አንዱን ለአንተ አንዱንም ለሙሴ አንዱንም ለኤልያስ እንሥራ አለ። እርሱም ገና ሲናገር፥ እነሆ፥ ብሩህ ደመና ጋረዳቸው፥ እነሆም፥ ከደመናው። በእርሱ ደስ የሚለኝ የምወደው ልጄ ይህ ነው፤ እርሱን ስሙት የሚል ድምፅ መጣ። ደቀ መዛሙርቱም ሰምተው በፊታቸው ወደቁ እጅግም ፈርተው ነበር። ኢየሱስም ቀርቦ ዳሰሳቸውና፡ ተነሡ አትፍሩም አላቸው። ማቴ. ፲፯፡፩-፭ በቤተ ክርስቲያን ደብረታቦር ከቤተክርስቲያን ውጭ አከባበሩ ቡሄ እየተባለ የሚከበረው በዓል በሀገራችን በየዓመቱ ነሐሴ ፲፫ ቀን በታላቅ ድምቀት ይከበራል፡፡ ቡሄ ማለት ብራ፣ ብርሃን፣ ደማቅ ገላጣ፣ የተገለጠ ማለት ነው፡፡ ቡሄ ሲመጣ የክረምቱ ጨለማነት አልፎ ወደ ብርሃን፣ ወደ ጥቢ የሚያመራበት፣ ወደ መፀው የሚዘለቅበት ወገግታ ፣ ሰማይ ከጭጋጋማነት ወደ ብሩህነት የሚለወጥበት፣ የሚሸጋገርበት ወቅት በመሆኑ ከቡሄ በኋላ የጠነከረ ክረምት አይኖርም፡፡ በዚህ መሰረት የክረምቱ አፈና ተወግዶ የብርሃን ወገግታ የሚታየውም በዚህ በዓል አካባቢ ስለሆነ ይቺ ዕለት 'ቡሄ' የሚለውን ስያሜ አገኘ። ቡሄ ማለት ገላጣ፣ የተገለጠ ማለት ነው፡፡ ጌታችን ብርሃነ መለኮቱን የገለጠበት፣ ብረሃን የታየበት ድምጸ መለኮት የተሰማበት ስለሆነ፤ ችቦ ስለሚበራ የብርሃን በዓል በማለት የቡሄ በዓልም ይባላል፡፡ በገጠርም ሆነ በየከተማው ልጆች ጅራፋቸውን ገምደው ሲያጮሁ ይሰነብታሉ። እናቶችም ለበዓሉ ዝግጅት ስንዴ ሲለቅሙ፣ ሲፈትጉ፣ ሲፈጩ ይሰነብታሉ። መነሻ የሆናቸው ትውፊት ጌታችን ብርሃነ መለኮቱን የገለጠበት ዕለት ጊዜው ምሽት ነበር፡፡ እረኞችም ከብርሃኑ የተነሣ እየተገረሙና እየተደነቁ ወደ ቤት አልተመለሱም ነበር፡፡ የልጆቹን መዘግየት ያዩ ወላጆች ችቦ አብርተውና ዳቦ ይዘው ፍለጋ ወጥተዋል ፡፡ያንን ለማስታወስ «ቡሄ» ለሚሉ ልጆች ሙልሙል ዳቦ የሚሰጠውና ችቦ በማብራት በዓሉን የሚከበረው ከዚህ በመነሣት ነው፡፡ የንጋት ወጋገን ሲፈናጠቅ ልጆች በከባድ ድምጽና በጅራፍ ጩኸት የሚታጀብ፣ በገደላገደል ስር እንዲያስተጋባ ተደርጎ ብዛት ባላቸው ህጻናት በከፍተኛ ድምጽ የሚዘመር ነው ቡሄ ። የጅራፉ ጩኸትም እግዚአብሔር አብ “የምወደው ልጄ ይህ ነው እርሱን ስሙት” ሲል ሐዋርያት ራሳቸውን ስተው የወደቁበትን የመለኮት ድምፅ ለማስታወስ ነው፡፡ ደብረታቦር ወይም ቡሄ በአብነት ተማሪዎች “ስለ ደብረ ታቦር" እያሉ እህል፣ ፣ ጌሾ ለምነው ጠላውን ጠምቀው፣ ዳቦውን ጋግረው፣ ቆሎውን ቆልተው ለደብረ ታቦር ዕለት ሊያስቀድሱ የመጡትን ምዕመናን በመጋበዝ በታላቅ ድምቀት ያከብራሉ፡፡ ይህ ትውፊት መምህረ ሐዋርያት የነበረው ኢየሱስ ክርስቶስ ሦስቱን ተማሪዎቹን ጴጥሮስን፣ ያዕቆብንና ወንድሙንም ዮሐንስን ይዞ ወደ ደብረ ታቦር ይዞ ሄዶ የተገለጠ ምስጢር ስለሆነ ከመምህራቸው ጋር በመሆን በዓለ ደብረ ታቦርን /ቡሄን ያከብራሉ፡፡ ስሙን ይጠራሉ፡፡ የደብረ ታቦር ወይም የቡሄ ግጥሞች ድምጽህን ሰማና በብሩህ ደመና የቡሄው ብርሃን ለኛ መጣና ያዕቆብ ዮሃንስ ሆ! እንዲሁም ጴጥሮስ አምላክን አዩት ሆ! ሙሴ ኤልያስ አባቱም አለ ሆ! ልጄን ስሙት ቃሌ ነውና ሆ! የወለለድኩት ድምጽህን ሰማና በብሩህ ደመና የቡሄው ብርሃን ለኛ መጣና። መጣና መጣና ደጅ ልንጥና መጣና ባመቱ እንዴት ሰነበቱ፣ ክፈት በለዉ በሩን የጌታዪን ክፈት በለዉ ተነሳ ያንን አንበሳ፣ የመሳሰሉት ላይ ኦገስት 15, 2014 ምንም አስተያየቶች የሉም: ይህን ኢሜል አድርግጦማር አድርግ!Twitter ላይ አጋራFacebook ላይ አጋራለPinterest አጋራ 2014 ኦገስት 12, ማክሰኞ ፍልሰታና ሻደይ ነሐሴ 4 ቀን 2006 ዓ.ም. ከጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ትንሣኤ በኋላ በመላው ዓለም የክርስትና እምነት በሐዋርያቱ መሰበክ ከጀመረበት ጊዜ ጀምሮ በኢትዮጵያ ሀገራችን የክርስትና እምነት የተሰበከ ሲሆን በተለይም ሀገራችን የሰሜኑ ክፍል በወቅቱ ቀድሞ ክርስትና የተሰበከበትና የሀገሪቱ ዋና ማእከል የነበረ ነው። ይህን ደግሞ ህዝበ ክርስቲያኑ ለረጅም ዘመናት ሥርዓተ አምልኮ ሲፈጽምባቸው ነበሩ በአካባቢው የሚገኙ በርካታ ጥንታዊ አብያተ ክርስቲያናትና መንፈሳዊ ቁሶች ያስረዳሉ። እነዚህም የሚዳሰሱና የማይዳሰሱ መንፈሳዊ ቅርሶች ናቸው። ከማይዳሰሱ መንፈሳዊ ቅርሶች መካከል የተለያዩ መንፈሳዊ በዓላት የሚከበሩበት ሥርዓት አንዱ ነው። በዋግ ኽምራ ሀገረ ስብከት ከሚከበሩ በዓላት መካከል የሻደይ ምስጋና / ጨዋታ አንዱ ሲሆን ልጃገረዶች በአማረ ልብስ ደምቀው አሸንድዬ በሚባል ቄጠማ ጉንጉን ወገባቸውን አስረው የሚያከብሩት ነው። በዓሉ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ሃማኖታዊ ይዘት አለው። በዓሉ ከነሐሴ 16 ጀምሮ እስከ ነሐሴ 21 ቀን ድረስ ይከበራል። ይህ በዓል በዋግ ኽምራ ሻደይ፣ በላስታ አሸንድዬ፣ በትግራይ አሸንዳ፣ በቆቦ አካባቢ ሶለል፣ በአክሱም አካባቢ ደግሞ ዓይነ ዋሪ እየተባለ ይጠራል። የሻደይ በዓል ከኦርቶዶክስ ተዋሐዶ እምነት ጋር እየተያያዘ የመጣ ሲሆን አጀማመሩ መጽሐፍ ቅዱሳዊ መነሻ አለው፡፡ ከነዚህም መካከል የአዳም ከገነት መባረር፣ የኖኅ ዘመን የጥፋት ውኃ፣ ከዘመን መለወጫ፣ ከመጥመቀ መለኮት ቅዱስ ዮሐንስ አንገት መቆረጥ፣ የእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ትንሣኤ (ፍልስታ) እና ከመስፍኑ ዮፍታሔ ልጅ ታሪክ ጋር በማስተሳሰር የሚያስቀምጡት ሲሆን በማኅበረስቡ አባቶችና ሊቃውንቱ ዘንድ ጎልቶ የሚነገረውና የሚተረከው ግን የእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ትንሣኤ (ፍልስታ) በዓልን መሠረት ያደረገ ነው። አባታችን አዳም በገነት ሳለ ሕግ በመተላለፉ ጸጋ እግዚአብሔር ርቆት እርቃኑን በሆነ ጊዜ አካሉን ለመሸፈን ቅጠል መጠቀሙን ለማሰብ ያች አዳምና ሔዋን ክብራቸውን ተገፈው ከገነት የተባረሩባትን ዕለት በማሰብ በወቅቱ ያገለደሙትን ቅጠል በምልክትነት በመውሰድ የሻደይ ቅጠልን በገመድ ላይ ጎንጉነው በወገባቸው አገልድመው/አስረው/ አዳምና ሔዋን ከገነት ከመውጣታቸው በፊት ግብረ ሥጋ ግንኙነት ያልጀመሩ ደናግላን ስለነበሩ ያንን በመከተልና በምሳሌነት በመውሰድ ያላገቡ የአገው ልጃገረዶች ተሰባስበው ያችን ዕለት ወይም ቀን በመታሰቢያነት ለመቁጠር ወይም ለመዘከር የሻደይ ጨዋታን መጫወት ወይም ማክበር እንደጀመሩ ይናገራሉ። ከኖኅ ዘመን ታሪክ ጋር ያለው ግንኙነት ደግሞ ከጥፋት ውኃ በኋላ ውኃው የመጉደሉን ምልክት ርግብ ለኖኅ የለመለመ የወይራ ቅጠል ይዛ በመምጣት በምድር ሰላም እነደሆነ የምሥራች አብሥራለች። ከዚሁ ጋር በተገናኘ በዓሉን ያንን ለምለም ቅጠል ወገባቸው ላይ በማሰር ከጨለማ ወደ ብርሃን ተሸጋገርን ሲሉ ማክበር እንደጀመሩ ከታሪኩ ጋር አያይዘው ያስቀምጡታል። ከመስፍኑ ዮፍታሔ ታሪክ ጋርም ቢሆን የሻደይ በዓል እንዴት ግንኙነት እንዳለው ሲያስቀምጡ ዮፍታሔ ወደ ጦርነት በሔደ ጊዜ በድል ከተመለስ ለአምላኩ መሥዋዕትን ለማቅረብ ስዕለት ገበቶ ነበር። ይህም ከቤቱ ሲመለስ መጀመሪያ የሚቀበለውን እንደሚሠዋ ሲሆን በዚህ ጊዜ ያለ ወትሮዋ ልጁ እየዘፈነች ልትቀበለው ወጣች በዚህም በጣም አዘነ። ልጁም ለአምላኩ የገባውን ስዕለት እንዳያስቀር ሁለት ወር ስለ ድንግልናዋ አልቅሳ ስዕለቱን እንዲፈጽም ጠይቃው ከሁለት ወር በኋላ ስዕለቱን የፈጸመ ሲሆን አባቷ የገባውን ቃል ኪዳን እንዳያጥፍ ያበረታታችውንና መሥዋዕትነትን ለሀገር፣ ለህዝብ፣ ለአባትና ለፈጣሪዋ የከፈለችውን የዮፍታሔን ልጅ በየዓመቱ ለአራት ቀናት ሙሾ በማውጣት አስበው ይውላሉ፡፡ በዚህ መሠረት በበዓሉ ላይ ከሚፈጸሙ ተግበራት ጋር አዛምደው መነሻው ከዚህ የመጽሐፍ ቅዱስ ታሪክ እንደሆነ ይናገራሉ። “ጽዮንን ክበቡዋት በዙሪያዋም ተመላለሱ…በብርታትዋ ልባችሁን አኑሩ፣ ለሚመጣው ትውልድ ትነግሩ ዘንድ” መዝ 48፥12 የሻደይ በዓል አጀማመርን በተመለክተ ከላይ ከተቀመጡት ታሪኮች በተጨማሪ በአካባቢው ሕዝብና በቤተ ክርስቲያን ሊቃውንቶች ዘንድ ተደጋግሞ የሚነሣው ታሪክ የእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ትንሣኤ በዓል ሲሆን ይኸውም እግዚአብሔር አምላክ ለአዳምና ሔዋን ከ5500 ዘመን በኋላ ወደዚህ ዓለም አንድያ ልጁን ልኮ ከኃጢያት እሥራት ነጻ እንደሚያወጣቸው በገበላቸው ቃልኪዳን መሠረት አምላክ የተወለደባት እና ትንቢቱ የተፈጸመባት፣ በሔዋን ስህተት ከገነት የተባረረው የሰው ልጅ በእርሷ ምክንያት ከኃጢያት ባርነት ነጻ የወጣባትና ወደ ቀድሞ ቤቱ ገነት እንዲመለስ ምክንያት የሆነችው የሰው ልጅ መመኪያ የተባለች እመቤት፣ እንደማንኛውም ሰው የተፈቀደላትን እድሜ በምድር ከኖረች በኋላ ሞተ ሥጋን እንደ ሞተች ከመጽሐፍት እንረዳለን፡፡ እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ከዚህ በኋላ ሞትን ድል አድርጋ ከመቃብር ተነሥታ ወደ ሰማይ አረገች፡፡ በፍልሰታ ወቅት በዓሉ መከበሩም ለሻደይ ተጨዋቾች ተምሳሌትና የድንግልናቸው አርዓያ የሚያደርጓት ድንግል ማርያም አካላዊ ሥጋዋ ከጌቴሰማኔ ወደ ገነት መፍለሱን እንዲሁም በገነት በዕፀ ሕይወት ሥር ከነበረበት መነሣቱን ምክንያት በማድረግ እንደሆነ የዋግ ኽምራ ሀገረ ስብከት ስብከተ ወንጌል መምሪያ ሓላፊ የሆኑት መጋቢ ምስጢር ገብረ ሕይወት ኪዳነ ማርያም “በዓሉ በልጃገረዶች ዘንድ ተወዳጅ የሆነው በሄዋን ምክንያት የተዘጋው ገነት በእመቤታችን አማካኝነት በመከፈቱ ነው። መመኪያቸው ስለሆነች ልጃገረዶች በዓሉን ያከብሩታል ድንግልናቸውንም አደራ የሚሉት በእርሷ ነው” ሲሉ ይናገራሉ። ዕርገቷን መላዕክት በእልልታ፣ በሽብሸባና በዝማሬ ነጫጭ ልብስ ለብሰው አጅበዋት ነበር፡፡ ዕለቱን ፍስለታ ብለን የምንጠራውም ማርያም ከሞት ተነሥታ ማረጓን፣ ሙስና መቃብር አፍልሳ መነሣትዋን ወይም ዕርገቷን በማሰብ ነው፡፡ ቅዱሳን ሐዋርያት እመቤታችን በነሐሴ 16 ቀን እንደ አዲስ በመላዕክት ሽብሸባ፣ እልልታ፣ ዝማሬና ዝማሜ ታጅባ ከምድር ወደ ሰማይ ስታርግ እንዳዩ፡፡ በታላቅ ፍስሃ ይመለከቱና በታዓምራቱ ይደነቁም ነበር፡፡ ከዛን ዕለት ጀምሮ ደናግል ቅዱሳን ከመላእክቱ በተመለከቱት ሥርዓት መነሻነት ባህላዊ ነጫጭ ልብሶችን ለብሰው፣ አምረውና አጊጠው፣ የወቅቱ መታሰቢየ የሆነውን ለምለሟን ከምድር ሳሮች ሁሉ ረዘም ያለችውን የሻደይ ቅጠል በወገባቸው አስረው እንደ መላአክቱ አክናፍ ወገባቸውን ከግራ ወደ ቀኝ እያመላለሱ በማሽከርከር እያሸበሸቡ፣ በአንደበታቸው እየዘመሩና በእጆቻቸው እያጨበጨቡ በአንድነት ተሰባሰባስበው በፍቅርና በሐሴት ከነሐሴ 1 ቀን ጀምሮ በመጾም ጾሙ ከሚፈታበት ከዳግም ዕርገቷ ነሐሴ 16 ጸሎታቸው ተሰምቶላቸው የፈለጉትን ማየታቸውን ምክንያት በማድረግ እስከ ነሐሴ 21 ቀን ድረስ በየዓመቱ ማክበር እንደተጀመረ ይነገራል፡፡ እናቶችና እኅቶች በአደባባይ ወጥተው የድንግል ማርያምን ሞትን ድል አርጎ መነሣት ትንሣኤዋንና ዕርገቷን እንደ ነጻነታቸው ቀን ቆጥረው የተለያዩ አልባሳትን በማድረግና ለበዓሉ ክብር በመስጠት ከበሮ አዘጋጅተው አሸነድዬ የተባለውን ቄጠማ በወገባቸው ታጥቀው ምስጋና በማቅረብ በዓሉን ይዘክራሉ፡፡ በዚህም መሠረት የሻደይ ጨዋታ የፍስልታ በዓል መከበር ከጀመረበት ጊዜ አንሥቶ እንደተጀመረና በምእመኑ ለረጅም ጊዜ እየተከበረ የኖረ ሃይማኖታዊ በዓል እንደሆነ ይታመናል፡፡ የሻደይ ልጃገረዶች የቡድን አመሠራረት ደብርን መሠረት ያደረገ ነው፡፡ የሻደይ ጨዋታ በዓል በሚያከብሩበት ጊዜ ልጃገረዶች የተለያዩ ባህላዊ አልባሳትን ለብሰው ከበሮ እና ለምስጋናው የሚያስፈልጉ ነገሮችን በማሟላት ተጠራርተው በመጀመሪያ ወደ አጥቢያቸው በመሄድ የቤተ ክርስቲያኑን ደጁን አልፈው ይዘልቃሉ፡፡ የቤተ ክርስቲያኑን ደጅ ከተሳለሙ በኋላ የተለያዩ ጣዕመ ዝማሬ እያሰሙ ሦስት ጊዜ ይዞሩና ደጃፉን ተሳልመው በቅጥር ግቢው አመቺ ቦታ ፈልገው ምስጋናቸውን ይጀምራሉ፡፡ ከበሮአቸውን እየመቱ፣ የታቦቱን ስም እየጠሩ በሚያምር ድምፃቸው፣ ሽብሻቦ፣ ውዝዋዜ፣ ጥልቅ መልእክትን በያዙ ግጥሞች፣ ለዚህ ያደረሳቸውን አምላክና ታቦት ያወድሳሉ፣ ያሞግሳሉ፣ ያከብራሉ፣ ይለማመናሉ፡፡ ምስጋናው ለዚህ ዓመት ያደረሳቸውን አምላክ የሚያመስግኑበት እና ቀጣዩ ዓመትም እንደዚሁ የሰላም፣ የጤና የተድላ እንዲሆን የሚማጸኑበት፣ ተስፋቸውን የሚገልጹበትና ስለት የሚሳሉበት በመሆኑ ምስጋናውን ሞቅ፣ ደመቅ አድርገው ደከመኝ ሰለቸኝ ሳይሉ በፍቅር፣ በደስታ፣ በመተሳሰብና በሰላም ይጫወታሉ፡፡ እያንዳንዱ አባል ለእግዚአብሔርና ለደብራቸን ታቦት ያልሆነ እያሉ ጉልበታቸውን፣ ችሎታውንና ልምዳቸውን ሳይቆጥቡ በምስጋናው ይሳተፋሉ። ከቤተ ክርስቲያን መልስ በአካባቢው ወዳሉት ትልልቅ አባቶች ዘንድ ሄደው በመዘመር ምርቃን ይቀበላሉ። ከዚያ መልስ ወደ ተራራማ ስፍራ በመውጣት ክብ ሠርተው ይዘምራሉ፡፡ ከዝማሬያቸው ውስጥ ግጥሞቹ መንፈሳዊ ይዘት ያላቸው ግጥሞች ከግለሰባዊ ስሜት ወይም ከግለሰብ ውዳሴ የራቁ ናቸው፡፡ የቡድን አመሠራረታቸው ደብርን መሠረት ያደረገ በመሆኑ አንዱ ቡድን ከሌላው ቡድን የተሻለ መሆኑን ለማሳየት ፣ የደብሩን ኃያልነት፣ ደብራቸውን እንደማያስደፍሩና እንደሚጠብቁ በምስጋናቸው ይገልጻሉ፡፡ የወከሉትን ደብር ታቦት ስም እየጠሩ ለአባት እናት፣ ለቤተሰብ ጤና፣ ጸጋ፣ ሀብት፣ ሰላም በአጠቃላይ መልካሙን ሁሉ እንዲያድላቸው ይማጸናሉ፡፡ አደራውን ለታቦቱ ይሰጣሉ፡፡ ለዚህም ዜማውና ግጥሙ ተመሳሳይ ቢሆንም የወከሉትን ደብር ስም ብቻ በማቀያየር በተመሳሳይ ዜማና መወደስ እና መማጸን በሁሉም የሻደይ ተጨዋች ቡድኖች ይታይል፡፡ ልጃገረዶቹ በዚህ የምስጋና ጊዜ የሚሰበሰቡትን ሥጦታዎች ሁሉ ለቤተ ክርስቲያን ይሰጣሉ። የሻደይ ምስጋና/ጨዋታ በዚህ መልኩ እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያምን በማመስገን ከፍከፍ በማድረግ ዕርገቷን በማሰብ የአምላክ እናት አማልጅን እያሉ ስሟን በመጥራትና በማክበር የሚከናወን በመሆኑ ይህንን ሃይማኖታዊ መሠረትነት ያለውን ትውፊት የመጠበቅና የማስጠበቅ ሓላፊነት ከሁላችን ይጠበቃል። የእመቤታችን አማላጅነት አይለየን፡፡ ምንጭ፡-ሰቆጣ ማእከል ሚዲያ ክፍል ላይ ኦገስት 12, 2014 ምንም አስተያየቶች የሉም: ይህን ኢሜል አድርግጦማር አድርግ!Twitter ላይ አጋራFacebook ላይ አጋራለPinterest አጋራ ዘመኑን የዋጁ በሥልጠና የታገዙ ካህናት እንደሚያስፈልጉ ሊቀጳጳሱ ገለጡ የደቡብ ትግራይ ማይጨው እና የደቡብ ምሥራቅ ትግራይ አህጉረ ስብከት ሊቀጳጳስ ብፁዕ አቡነ ዲዮስቆሮስ ሐምሌ 29 2006 ዓ.ም ከማይጨው ከተማ እና ዙሪያው አድባራትና ገዳማት ለተውጣጡ ከ70 በላይ የሚሆኑ ካህናትን ለ15 ቀናት ያህል ሰልጥነው በተመረቁ ዕለት ሊቀጳጳሱ እንደተናገሩት ዘመኑ የተወሳሰበ ከመሆኑ የተነሳ ዘመኑን የዋጁ በተለያዩ ጊዜያት በሥልጠና የታገዙ ካህናት ያስፈልጋሉ ሲሉ በምርቃቱ ላይ ተናገሩ፡፡ ስልጠናው የተዘጋጀው በነገረ መለኮት ምሩቃን መንፈሳዊ ማኅበር እና በደቡብ ትግራይ ማይጨው ሀገረ ስብከት ጋር በጋራ በመሆን ነው፡፡ ሥልጠናው ትምህርተ ኖሎት፤ ሥርዓተ ቤተክርስቲያን፤ የስብከት ዘዴ እና ሌሎችንም ያካተተ መሆኑ ታውቆአል ፡፡ደፊትም በዚሁ ምልኩ ሥልጠናዎች ለካህናቱ እንደሚሰጥ ሊቀጳጳሱ አስታውሰዋል፡፡ ላይ ኦገስት 12, 2014 ምንም አስተያየቶች የሉም: ይህን ኢሜል አድርግጦማር አድርግ!Twitter ላይ አጋራFacebook ላይ አጋራለPinterest አጋራ 2014 ኦገስት 11, ሰኞ ኦ ፍና/ቆፍና ቅዱስ አማኑኤል ቤተክርስቲያን ከአዲስ አበባ 185 ኪ.ሜ ርቀት ላይ በመርሐቤቴ ወረዳ በዓላም ከተማ የሚገኝ በ4ኛው ክፍለ ዘመን በአባ ሰላማ ካሣቴ ብርሃን አማካይነት በአብርሃ ውአጽብሃ ነገሥታት እንደታነጸ ይነገራል፡፡ ነገሩ እንዲህ ነው በ4ኛው ክ/ዘ ነገስታቱ አብርሃ ወአጽብሃ ከጳጳሱ አባ ሰላማ ከሣቴ ብርሃን ጋር በመሆን አብያተ ክርስቲናትን በማሳነጽ በማስፋፋት ላይ በነበሩበት ጊዜ በመርሐቤቴ ሲያልፉ አሁን ቤተክርስቲያኑ የታነጸበት ቦታ ጳጳሱ አባ ሰላማ አረፍ አሉ፡ እዚያው እያሉ ጌታችን የተወለደባትን ቤተልሔምን በራእይ አሳያቸው ከቦታውም ጋር አመሳስሎ ካሳያቸው በኋዋላ ቤተ ክርስቲን መስራት እንዳለባቸው ተገነዘቡ፡፡ ይህ መንገድ በጣም ድንቅ ነው ሲሉ ኦ ፍና ብለው ጠሩት /ቆፍና ማለት፡ ቆፍ ብሂል ቅሩበ እግዚአብሔር ማለት ነውና እገዚአብሔር የቀረበው ቦታ ነው ሲሉ እንዲህ ሰይመውታል፡፡ከዚያ ተነሳ በእውነት እግዚአብሔር ከኛ ጋር ነው በማለት የቅዱስ አማኑኤል ቤተክርስቲያን እንዲታነጽ ወሰኑ፡፡አማኑኤል ማለት እገዚአብሔር ከኛ ጋር ነው ማለት ነውና፡፡ይህ ጥንታዊ ቤተ ክርስቲያን እጅግ በጣም የቆዩ ቅርሳቅርስ የሚገኙበት ታርካዊ ጥንታዊ ነው ፡፡ ባሁኑ ሰዓት በቦታው የሚገኙትን ቅርሶች ለጎብኚዎች በሚመች መልኩ ላስቀመጥና ለጉብኝት ዝግጁ ላማድረግ የደብሩ ሰበካ ጉባዔ ከሰንበት ትምህርት ቤት ወጣቶች ጋር በጋራ በመስራት ላይ መሆናቸውን የደብሩ አስተዳዳሪ ሊቀ ትጉሃን ጳውሎስ ገልጸዋል፡፡ ኦ ፍና ቅዱስ አማኑኤል በአሁኑ ሰዓት ኦ ፍና አምሳለ ቤተልሔም ቅዱስ አማኑኤል ቤተ ክርስቲያን በሚል በብፁዕ አቡነ ኤፍሬም የሀገረ ስብከቱ ሊቀ ጳጳስ ተሰይሞአል፡፡ ይህ ጥንታዊ ደብር ከርእሰ አድባራት ተድባበ ማርያም ቤተ ክርስቲያን ቀጥሎ መሠራቱ ይታውቃል፡፡ቦታውን ከፍ አድርጎ ትራራ ላይ ለመሥራት ታስቦ በውቅቱ የነበሩት ምእመናን ከተለያ ቦታዎች አፈር አምጥተው ስለደለደሉት አራት አይነት አፈር በቦታው ይገኛል፡፡ ደብሩም በግራኝ አህመድ ጊዜ በመቃጠሉ ብዙ ቅርሶች የወደሙ ሲሆን በየጊዜው የተነሱ ነገሥታት መልሰው አሳንጸውታል፡፡ ምእመናን! ወደ ቦታው በመሄደ እንድትጎበኙ የደብሩ ሰበካ ጉባኤ ጥሪውን ያስተላልፋል፡፡ ላይ ኦገስት 11, 2014 ምንም አስተያየቶች የሉም: ይህን ኢሜል አድርግጦማር አድርግ!Twitter ላይ አጋራFacebook ላይ አጋራለPinterest አጋራ 2014 ኦገስት 8, ዓርብ ልጆችም ወላጆችም የሚተባበሩበት የፍልሰታ ለማርያም መታሰቢያ ጾምና በዓል August 8, 2014 Leave a comment (አለቃ አያሌው ታምሩ) በኢትዮጵያ እመቤታችንን መውደድ በልማድ እንደ ተረት በማይታይ ዓይነት ኹኔታ ተስፋፍቶ የኖረ አይደለም፡፡ ወንድም ሴትም ቢኾኑ እንዳላቸው የእምነት መጠን በእመቤታችን ስም ጸሎት ጸልየው፣ ስእለት ተስለው፣ ምጽዋት አድርገው፣ ዝክርዋን ዘክረው፣ ስምዋን ጠርተው፣ በአማላጅነትዋ ተማፅነው ዐሳባቸው እየተፈጸመላቸው፣ የጎደለው እየሞላላቸው፣ የጠመመው እየተቃናላቸው፣ ድውያን ፈውስ በማግኘት፣ ሠራተኞች ለሥራቸው የተቃና መንገድ በማግኘት፣ መምህራን በሚያስተምሩበት፣ ቅዱሳን ገድላቸውን በሚፈጽሙበት ጊዜና ምክንያት ኹሉ የእመቤታችንን ረድኤት እያገኙ ስለሔዱና ዛሬም ያው ያልተቋረጠ ስለኾነ ነው፡፡ ከቀደሙ ሰዎች ታሪክ ከእስራኤል መሳፍንት አንዱ ለኾነው የዮፍታሔ ልጅ መታሰቢያ ልጆች ወይም ደናግል በየዓመቱ በዓል ሲያከብሩ እንደነበረ ተነግሯል፡፡ (መጽ. መሳ.፲፩፥፵፡፡) እንዲህ ከኾነ ዘንድ ኢትዮጵያውያት ቆነጃጅትና ሕፃናት፥ ኢትዮጵያውያን ጎልማሶች የእናታችንን፥ የእመቤታችንን የቅድስት ድንግል ማርያምን መታሰቢያ በየዓመቱ ሲያከብሩ የበለጠ ነገር ፈጽመዋል ማለት ነው፡፡ * * * መሠረተ ቃል፡- ‹‹ተንሥአ እግዚኦ ውስተ ዕረፍትከ አንተ ወታቦተ መቅደስከ፡፡›› ‹‹አቤቱ ወደ ዕረፍትህ ተነሥ፤ አንተና የመቅደስህ ታቦት፡፡›› (መዝ.፻፴፩፥፰) ‹‹ተንሥኢ ወንዒ ቅርብትየ እንቲአየ ሠናይት ርግብየ ውስተ ጽላሎት ኰኵሕ ቅሩበ ጥቅም፡፡›› ‹‹አቅራቢያዬ መልካማ ርግቤ ተነሽ ነዪ በግንቡ አጠገብ ወዳለው ወደ ዋሻው ጥላ፡፡›› (መኃ.፪፥፲-፲፬) ቅዱስ እግዚአብሔር ሰው ለመኾን፥ የሰው ልጅ ለመባል ባሰበው የመጀመሪያው የተስፋው መንገድ የምትገኘው፥ ለእናትነት የመረጣት እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ናት፡፡ ኢትዮጵያ በእመቤታችን ስም ቤተ ክርስቲያን ትሠራለች፤ ልብዋንም በረድኤትዋ ላይ አሳርፋ በቤተ ክርስቲያንዋ ውስጥ ለእግዚአብሔር መሥዋዕት፥ ጸሎት፥ ምጽዋት፥ ስግደት ታቀርባለች፡፡ በእመቤታችን አማላጅነትም ትማልዳለች፡፡ እንዲኹም የማይጠፋ ስም ተሰጥቷታልና በመዝሙር ፵፬ ፥ ፲፪ – ፲፮ በተጻፈው መሠረት ወላጆች ከነልጆቻቸው ተሰብስበው የእመቤታችንን የልደትዋን፥ ጌታን ለመውለድ ብሥራት የመቀበልዋን፥ የመውለድዋን፥ የዕረፍትዋን፥ የትንሣኤዋን፥ የዕርገትዋን በዓል ያከብራሉ፡፡ በኢትዮጵያ ከፍ ብሎ የሚታየው በብዛት ልጆች ተሳትፎ የሚያደርጉበት የፍልሰታ ጾምና በዓል ነው፡፡ ፍልሰታ የሚለው ቃል የእመቤታችን ሥጋ ከጌቴሴማኒ ወደ ገነት መፍለሱን፣ ኋላም በገነት በዕፀ ሕይወት ሥር ከነበረበት መነሣቱን ለማመልከት የሚነገር ቃል ነው፡፡ የአምላክ እናት እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም አምላክን በወለደችበት፣ ስብሐተ መላእክትን በሰማችበት፣ ባየችበት የልደት ወራት አካባቢ በ፷፬ኛ ዓመቷ ጥር ፳፩ ቀን ከዚኽ ዓለም በሞት ተለይታ ወደ ሰማይ ስትወጣ በሰማይም በምድርም ለሰውም ለመላእክትም ከልጅዋ፣ ከባሕርይ አባቱ ከእግዚአብሔር አብ፣ ከባሕርይ ሕይወቱ ከእግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ የተሰጣት ጸጋና ክብር ተገልጧል፡፡ ለእናታችን ለቅድስት ድንግል ማርያም በሰማይ በፍጹም ደስታ አስተርእዮ ኾኗል፡፡ በመጀመሪያ ዐብረዋት የኖሩት ልጆችዋ ቅዱሳን ሐዋርያት በሥጋ ያሉት ከየሀገረ ስብከታቸው ተሰብስበው፣ ከዚኽ ዓለም የተለዩት በአካለ ነፍስ ተገኝተው የዕረፍቷን ጊዜ እየተጠባበቁ ሳሉ፤ እመቤታችን፤ ‹‹ማዕጠንት አምጡ፤ በጸሎትም ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስን ጥሩት፤›› አለቻቸው፡፡ እነርሱም ትእዛዟን በመፈጸም ላይ ሳሉ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ቅዱሳን መላእክትን አስከትሎ በክብር፥ በጌትነት ተገለጠ፡፡ እናቱንም፤ ‹‹የተወደድሽ እናቴ ሆይ! ዛሬ ድካምና ሕማም ወደሌለበት ወደ ዘለዓለም መንግሥት ላሳርግሽ መጥቻለኹ፤ ወደ እኔ ነዪ፤›› እያለ ሲያነጋግራት ቅድስት ነፍስዋ ከክቡር ሥጋዋ በልጅዋ ሥልጣን ተለየች፤ ልጅዋም በክብር ተቀበላት፡፡ በዚኽ ጊዜም ነቢዩ ዳዊት፤ ‹‹ወትቀውም ንግሥት በየማንከ በአልባሰ ወርቅ ዑጽፍት ወኁብርት፤›› እያለ ያመሰግናት ነበር፡፡ ቅዱሳን መላእክት፥ ነቢያት፥ ሐዋርያት፥ ጻድቃን፥ ሰማዕታት በዚያው ከበው ቆመው፤ ‹‹ጸጋን የተመላሽ ሆይ! እግዚአብሔር ከአንቺ ጋራ ነውና ደስ ይበልሽ፤›› እያሉ ያመሰግኗት ነበር፡፡ በዚኽ ዓይነት ጸጋና ክብር በልጇ ሥልጣን፥ በልጇ ቸርነት ወደ መንግሥተ ሰማያት አሳርገዋታል፤ ‹‹እቴ ሙሽራዬ ከሊባኖስ ከእኔ ጋራ ነዪ፤›› የሚለው ተፈጽሞላታል፡፡ ሥጋዋንም ቅዱሳን ሐዋርያት ለጊዜው ጌቴሴማኒ በተባለ ቦታ አሳርፈውታል፡፡ በሦስተኛው ቀን ግን መላእክት ከዚያ አፍልሰው በገነት በዕፀ ሕይወት ሥር አኑረውታል፡፡ ከመቃብር እስከ ተነሣችበትና ፍጹም ዕርገት እስካገኘችበት እስከ ነሐሴ ፲፮ ቀን ለኹለት መቶ አምስት ቀኖች በዚያው ቆይቷል፡፡ በዕለተ ዕረፍቷ ብዙ ተኣምራት ተደርገዋል፡፡ ለድውያን የፈውስ ጸጋ ታድሏል÷ ስሟን ለሚጠሩ ኹሉ ፍጹም በረከት ተሰጥቷል፡፡ የፈውስ ጸጋ ከደረሳቸው አንዱ ታውፋንያ ወይም ሶፎንያስ የሚባለው አይሁዳዊ ነው፡፡ ታሪኩ እንደሚገልጸው፣ እመቤታችን ካረፈች በኋላ ቅዱሳን ሐዋርያት በኀዘን ላይ እንዳሉ ለጊዜው በኢየሩሳሌም ያልተገኘውና በሀገረ ስብከቱ የነበረው ቅዱስ ቆማስ ከሀገረ ስብከቱ ወደ ኢየሩሳሌም ሲመጣ ቅዱሳን መላእክት ሥጋዋን ወደ ገነት ሲያፈልሱ አይቶና ደርሶ ነገሩንም ከመላእክት ተረድቶ ለወንድሞቹ ለሐዋርያት ነግሯቸው ነበር፡፡ ሐዋርያትም ከእመቤታችን በመለያየታቸው እያዘኑ ምስጢሩን ለማወቅ ይጓጉ ስለነበር ጌታ ተገልጾላቸው፤ ‹‹እናቴን አሳያችኋለሁ፤›› የሚል ተስፋ ሰጥቷቸው ነበር፡፡ በዚህ ተስፋ ላይ ሳሉም ቅዱስ ዮሐንስ ወንጌላዊ፣ ‹‹ከነሐሴ ፩ ቀን ጀምረን በጾም እመቤታችንን እንዲያሳየን ፈጣሪያችንን እንጠይቀው፤›› አላቸው፡፡ እነርሱም ዐሳቡን ተቀብለው ከነሐሴ ፩ ቀን ጀምሮ ኹለት ሱባዔ ከጾሙ በኋላ ነሐሴ ፲፮ ቀን ጌታ መላውን ሐዋርያት ወደ ገነት አውጥቶ በገነት በዕፀ ሕይወት ሥር ከነበረው መቃብር እመቤታችንን ነፍስዋን ከሥጋዋ አዋሕዶ አንሥቶ ትንሣኤዋንና ዕርገትዋን አሳይቶ ለዓለም ይህንኑ እንዲያስተምሩ አዘዛቸው ይላል፡፡ መሠረቱ ግን ቀደም ሲል የገለጥነው በመዝሙር ፻፴፩፥፰ ላይ፤ ‹‹አቤቱ ወደ ዕረፍትህ ተነሥ፤›› የሚለው ነውና እንግዳ ነገር ሊኾን አይችልም፡፡ በዚኹ መሠረት ኢትዮጵያ ይህን ጽሑፍ ካገኘችበት ጊዜ ጀምሮ፣ ‹‹ለሐሴቦን ንጉሥ ልጅ ኹሉ ክብርዋ ነው፤ በወርቀ ዘቦ ልብስ ተሸልማለች፤ በኋላዋም ለንጉሥ ደናግልን ይወስዳሉ፤ ባልንጀሮችዋንም ይወስዱልኻል፡፡ በአባቶች ፈንታ ልጆች ተወለዱልሽ፤ ወንዶች ልጆችሽን በዕቅፋቸው፥ ሴቶች ልጆችሽንም በትከሻቸው ያመጡልሻል፤›› ተብሎ በተነገረው የነቢያት ቃል መሠረት ልጆችም ወላጆችም በመተባበር የእመቤታችንን የፍልሰታ ጾምና በዓል ሲጠብቁ ይኖራሉ፡፡ ከቀደሙ ሰዎች ታሪክ ከእስራኤል መሳፍንት አንዱ ለኾነው የዮፍታሔ ልጅ መታሰቢያ ልጆች ወይም ደናግል በየዓመቱ በዓል ሲያከብሩ እንደነበረ ተነግሯል፡፡ (መጽ. መሳ.፲፩፥፵፡፡) እንዲህ ከኾነ ዘንድ ኢትዮጵያውያት ቆነጃጅትና ሕፃናት፥ ኢትዮጵያውያን ጎልማሶች የእናታችንን፥ የእመቤታችንን የቅድስት ድንግል ማርያምን መታሰቢያ በየዓመቱ ሲያከብሩ የበለጠ ነገር ፈጽመዋል ማለት ነው፡፡ ጌታ በሕይወተ ሥጋ በዚኽ ዓለም በነበረበት ጊዜ ሽቱ ለቀባችው ሴት ወንጌል በተሰበከበት ኹሉ ያቺ ሴት የሠራችው እንዲነገርላት÷ ወንጌል በተነበበበት ቦታ ኹሉ እንድትታሰብ ጌታ ቃል ሰጥቷል፡፡ (ማቴ. ፳፮ ÷ ፲፫፡፡) እንግዲህ፤ ‹‹መርጫታለኹና አድርባታለኹ፤›› ሲል ለመሰከረላት አምላክን ለወለደች የተስፋችን መዳረሻ÷ ፍጻሜ÷ የድኅነታችን ምክንያት ለኾነችው ለእመቤታችን ለቅድስት ድንግል ማርያም በቤተ ክርስቲያን ወንጌል በሚነበብበት÷ አምላክን የመውለዷ ምስክርነት በሚሰጥበት ቦታ ኹሉ ልናስባት ልናከብራት ይገባል፡፡ እኛ ስሟን ብናከብር÷ መታሰቢያዋን ብናደርግ እንጠቀምበታለን እንጂ ለእርሷ የምንጨምርላት ክብር የለም፤ ባናደርግም የምናጎድልባት ነገር የለም፡፡ እግዚአብሔር አንድ ጊዜ እናቱ እንድትኾን በመምረጥ ከፍጥረት ኹሉ አልቋታል፤ አክብሯታልና፡፡ ስለዚህም፤ ‹‹ባልንጀሮቿን ላንተ ይወስዱልኻል፡፡›› ‹‹በአባቶችሽ ፈንታ ልጆች ተወለዱልሽ፡፡›› ‹‹ለምድር ኹሉ አለቆች አድርገሽ ትሾሚያቸዋለሽ፡፡›› ‹‹ለዘላለም ስምሽን ይጠራሉ፡፡›› ‹‹ጽዮንን ክበቧት ዕቀፏትም፤ በቤቷ ውስጥም በጸሎት ተነጋገሩ፤ ልባችኁን በረድኤትዋ ላይ አሳርፉ፤ ሀብቷን በረከቷን ትካፈላላችኹ፤›› ይላልና፤ በፍቅሩ ተማርከው እርሷን መስለው በድንግልና እግዚአብሔርን ለማገልገል የቆረጡ ደናግል÷ በጸሎት በምስጋና ስሟን የሚጠሩ÷ በልጇ ቸርነት÷ በእርሷ አማላጅነት የሚታመኑ ምእመናን ኹሉ በረከቷን ይሳተፋሉ፤ ልጆቿ ተብለው ይጠራሉ፡፡ ስለኾነም ኹልጊዜ፤ ‹‹ሰዓሊ ለነ ቅድስት፡፡›› ‹‹ቅድስት ሆይ ለምኝልን፤ አማልጅን፤›› እያልን በጸሎት ልንጠራት ይገባል፡፡ ይልቁንም እኛ ኢትዮጵያውያን በዚኽ ኹኔታ እጅግ በጣም ከፍ ያለ አስተሳሰብና አስተያየት ሊኖረን ያሻል፡፡ ባዕድ ባዕድ ነው፡፡ ሰው ከተባለ የወላጆቹን ክብር የማያስቀድም የለም፤ ለእርሱ የክብሩ መሠረቶች ናቸውና፡፡ አንደበታቸውን የማይገቱ ሰዎች ተላልፈው የወላጆቹን ክብር ቢነኩበት እስከ መሞት ይደርሳል፤ ይህም እንኳ ባይኾን ከዚያ ቀን ጀምሮ የወላጆቹን ክብር ከደፈሩት ሰዎች ጋራ ያለውን አንድነት ያቋርጣል፡፡ ነቢዩ ዳዊት ስለ ኢትዮጵያና ኢትዮጵያውያን በመዝሙር ፹፮/፹፯ በተናገረው ቃል÷ ‹‹ወሕዝበ ኢትዮጵያ እለ ተወልዱ በህየ፤ እምነ ጽዮን ይብል ሰብእ፡፡›› ‹‹በዚያው ከተወለዱት ከኢትዮጵያ ሰዎች ሰው እናታችን ጽዮን ይላል፤›› ብሏል፡፡ እንግዲህ፤ ‹‹ኢትዮጵያ እጆቿን ወደ እግዚአብሔር ትዘረጋለች፤›› ከሚለው ቃል ጋራ፤ ‹‹ሰው እናታችን ጽዮን ይላል፤›› የሚለው ቃል የኢትዮጵያውያንን ዕድል እንደሚያመለክት አያጠራጥርም፡፡ ኢትዮጵያውያን ክርስቲያኖች ለእመቤታችን የዐሥራት ልጆቿ ናቸው፡፡ እነርሱም ይህን ዐውቀው ክብሯን ጠብቀው ይኖራሉ፡፡ የጾመ ፍልሰታን መታሰቢያ ለመፈጸም ልጆችም ወላጆችም ይተባበራሉ፤ ጾሙ በፍትሕ ነገሥት በአንቀጽ ፲፭ ከተዘረዘሩት አጽዋም አንዱ ነው፡፡ ጾሙ ከፍቅር ጋራ የሚፈጸም ስለሆነ ልጆችም ወላጆችም የሚጾሙት በጉጉት ነው፡፡ ወላጆችም ከባድ ምክንያት ካላጋጠማቸው በስተቀር ከአልጋው ወርደው፣ ከመሬት ላይ ተኝተው ወይም ከቤታቸው ወጥተው በቤተ እግዚአብሔር ዙሪያ ማረፊያ አሰናድተው ከነሐሴ ፩ – ፲፮ ድረስ ውዳሴ ማርያም፣ ቅዳሴ ማርያም በመስማት፣ በምጽዋት፣ ቅዳሴ በማስቀደስ በከፍተኛ ሥነ ሥርዓት ይጾሙታል፡፡ ልጆችም ረኀብ ሳይሰማቸው፣ ውኃ ጥም ሳያሸንፋቸው ከሰባት ዓመት ዕድሜ ጀምሮ ያሉ ወንዶችና ሴቶች ሕፃናት እየጾሙ ይቆርባሉ፤ በመጨረሻም ነሐሴ ፲፮ ቀን ወላጆች በዓሉን በሥነ ሥርዓት ሲያከብሩ ልጆችም በልዩ ሥነ ሥርዓት ያከብሩታል፡፡ ‹‹አሸንዳ›› የሚባል ሣር ዓይነት ቅጠል አለ፤ ኹኔታው ቀጭን ቢኾንም ቁመቱ ረዘም ያለ ኾኖ ቅርፁ ፊላ ዓይነት ነው፤ ሲነቅሉት ሥሩ ነጭ ነው፡፡ ዛጎል ይመስላል፡፡ በልዩ አሠራር ሠርተው በቀሚሳቸው ላይ ይታጠቁታል፤ እንደ ዘርፍ ኾኖ ወደ ታች ይወርዳል፤ በሚጫወቱበት ጊዜ ዙሪያውን ሲነሣ ክንፍ ይመስላል፡፡ በዚኽ ዓይነት ሥርዓት በዓሉን ሲያከብሩ ይውላሉ፤ በተለይ በገጠር ላሉ ሴቶች ሕፃናት ቆነጃጅት ልዩ በዓላቸው ነው፡፡ አሸንዳ ከሚባለው ሣር ዓይነት ቅጠል በልዩ አሠራር ሠርተው የሚታጠቁትና ሲጫወቱ ዙሪያውን የመነሣቱ ኹኔታም መላእክት እመቤታችንን ክንፍ ለክንፍ ገጥመው እያመሰገኑ ማሳረጋቸውን ያሳስባል፡፡ ነቢዩ ኢሳይያስ በትንቢቱ ምዕራፍ ፮ ላይ ባየው ራእይ÷ ሱራፊ መልአክ በኹለት ክንፍ ፊቱን፣ በኹለት ክንፍ እግሩን ሲሸፍን፣ ኹለት ክንፉን በግራ በቀኝ ዘርግቶ ረብቦ ይታያል የሚለውን ያመለክታል፤ በዓሉንም የአሸንድዬ በዓል ይሉታል፡፡ በእውነት፤ ‹‹ደናግልን ለንጉሥ በኋላዋ ይወስዳሉ፤›› ሲል ቅዱስ ዳዊት የተናገረው ቃል ልጆች በእመቤታችን ፍቅር እየተኮተኮቱ አድገው ለእግዚአብሔር ቤተሰብ መኾናቸውን ያሳያል፡፡ በዚህ ሥርዓት ያደጉ ልጆችን እስከ ሕይወታቸው ፍጻሜ ከእመቤታችን ፍቅር የሚለያቸው የለም፡፡ በኢትዮጵያ እመቤታችንን መውደድ በልማድ እንደ ተረት በማይታይ ዓይነት ኹኔታ ተስፋፍቶ የኖረ አይደለም፡፡ ወንድም ሴትም ቢኾኑ እንዳላቸው የእምነት መጠን በእመቤታችን ስም ጸሎት ጸልየው፣ ስእለት ተስለው፣ ምጽዋት አድርገው፣ ዝክርዋን ዘክረው፣ ስምዋን ጠርተው፣ በአማላጅነትዋ ተማፅነው ዐሳባቸው እየተፈጸመላቸው፣ የጎደለው እየሞላላቸው፣ የጠመመው እየተቃናላቸው፣ ድውያን ፈውስ በማግኘት፣ ሠራተኞች ለሥራቸው የተቃና መንገድ በማግኘት፣ መምህራን በሚያስተምሩበት፣ ቅዱሳን ገድላቸውን በሚፈጽሙበት ጊዜና ምክንያት ኹሉ የእመቤታችንን ረድኤት እያገኙ ስለሔዱና ዛሬም ያው ያልተቋረጠ ስለኾነ ነው፡፡ በረድኤት ከሚያገኙት ተስፋ ሌላ በራሳቸውም ኾነ በሌላ ሰው በኩል በራእይ፣ በሕልም፣ በገሃድ እየተገለጸች የምታደርግላቸው ማጽናናት ልባቸውን የፍቅርዋ ምርኮኛ፣ የረድኤትዋ እስረኛ አድርጎት ይኖራል፡፡ ይህም ለአባቶቻችን ብቻ የተደረገ አይደለም፡፡ ስለ እውነት ምስክርነት ሲባል ይህ ለኹላችንም እንኳ የደረሰ ተስፋ መኾኑን ላረጋግጥላችኹ እወዳለኹ፡፡ ስለዚህ ነው ኢትዮጵያውያት ቆነጃጅትና ኢትዮጵያውያን ጎልማሶች ለእመቤታችን በየዓመቱ ከነሐሴ ፩ – ፲፮ ቀን የሚያደርጉትን ጾምና በዓል የበለጠ ያደርገዋል ያልኹት፡፡ በዮሐንስ ራእይ ምዕ. ፲፱ ፥ ፯-፰ ላይ፤ ‹‹የበጉ ሠርግ ደርሷልና ደስ ይበለን፤ ሴቲቱም ተዘጋጅታለች፤ እንድትለብስም ንጹሕ የብርሃን ልብስ ተሰጣት፤ ይኸውም ልብስ የቅዱሳን ክብር ነው፡፡ መጽሐፍ ወደ በጉ ሠርግ የተጠሩ ብፁዓን ናቸው፤ ይህ የእውነት ቃል የእግዚአብሔር ነውና አለኝ፤›› የሚል ተጽፏል፡፡ አለቃ አያሌው ታምሩ (፲፱፻፲፭ – ፲፱፻፺፱ ዓ.ም.) ቅዱስ ጳውሎስ ወደ ተሰሎንቄ በላከው መልእክቱ ምዕ. ፬ ፥ ፲፯ ላይ፤ ‹‹ጌታን ለመቀበል በደመና ወደ አየር እንነጠቃለን፤ ከእንግዲህ ወዲህም ከጌታ ጋራ ለዘለዓለም እንኖራለን፤›› በማለት የገለጠው ተስፋ ለቅዱሳን በመታደሉ ዮሐንስ በራእዩ ምዕ.፳ ፥ ፱-፲፪ የገለጠው የሰው ኹሉ ትንሣኤ ከመድረሱ አስቀድሞ ለእመቤታችን ለቅድስት ድንግል ማርያም የቅድስናን ክብር እንድትጎናጸፍ ልጅዋ እግዚአብሔር ኢየሱስ ክርስቶስ ስለ ፈቀደ በእናትነትዋ በመንፈስ ቅዱስ መቀደስን በቅድሚያ እንዳገኘች፤ ዛሬም÷ ኋላም ሞቶ ተነሥቶ በዐዲስ ሕይወት ከጌታ ጋራ መኖርን አግኝታለችና ይህን የሚያምን ልብ ሕያውነትዋን፣ በሕይወት መኖርዋን አምኖ፤ ‹‹በእግዚአብሔር ዘንድ ሞገስ ያገኘሽ እናታችን፣ እመቤታችን ወላዲተ አምላክ ቅድስት ድንግል ማርያም ሆይ! ከልጅሽ ለምኚልኝ፤ አማልጂኝ፤ በአብ በወልድ በመንፈስ ቅዱስ መንበር ፊት በምታቀርቢው ጸሎትሽ፣ አማላጅነትሽ አስቢኝ፤›› እያለ ሊጸልይ ይገባዋል፡፡ ምንጭ፡- ወላዲተ አምላክ በኢትዮጵያ፤ ፲፱፻፸፱ ዓ.ም. About thes ላይ ኦገስት 08, 2014 ምንም አስተያየቶች የሉም: ይህን ኢሜል አድርግጦማር አድርግ!Twitter ላይ አጋራFacebook ላይ አጋራለPinterest አጋራ 2014 ኦገስት 3, እሑድ አቡነ ጴጥሮስ ሰማዕት አቡነ ዼጥሮስ ምንም እንኩዋ ለሃገራቸውና ሃይማኖታቸው የከፈሉት ዋጋ ትልቅ ቢሆንም ትውልዱም: መንግስቱም: ራሷ ቤተክርስቲያናችንም ተገቢውን ክብር ሰጥተው እያሰቧቸው አይደለም ታሪካቸውም ባጭሩ........................ በ1875 ዓ.ም. በሰሜን ሸዋ አገረ ስብከት ሰላሌ አውራጃ ፍቼ ከተማ ተወለዱ። ወላጆቻቸው ዕድሜያቸው ገና በወግ ለትምህርት ሳይደርስ ወደ ደብረ ሊባኖስ ገዳም በመውሰድ ባሕታዊ ተድላ ለተባሉ መምህር አደራ ሰጧቸው። በዚያው ገዳም የንባብ ቤቱንና የዜማውን የትምህርት ደረጃዎች በሚያስገርም ሁኔታ በአጭር ጊዜ አቀላጥፈው በመጨረስ ገና በልጅነት የዕድሜ ደረጃቸው ሦስተኛውን የቅኔ ትምህርት ጀምረው በአጭር ጊዜ ሙሉ ቤት ተቀኙ። ይህንኑ የቅኔ ትምህርት ለማስፋፋት በምዕራብ ጎጃም አገረ ስብከት ወደሚገኘው የቅኔ ትምህርት ማዕከል ዋሸራ ተሻግረው ለመምህርነት የሚያበቃውን ትምህርት ፈጽመው አስመሰከሩ። ከዚያም ከቅኔው ዐውድማ ጎጃም ወደ ዜማው አዝመራ ጎንደር ተሻገሩ። በዚያም እንደ ቅኔው ሁሉ እስከ ማስመስከር ባይደርሱም የዜማውን ትምህርት በአጥጋቢ ሁኔታ ቀጸሉ። ከጎንደርም በወቅቱ ወሎ ቦሩ ሜዳ ከተባለው ቦታ ላይ ወንበር ዘርግተው የመጻሕፍትን ምሥጢር በየዓይነቱ ሲመግቡ ወደ ነበሩት ስመ ጥሩው መምህር አካለ ወልድ ዘንድ በመሔድ ዋና ዋናዎቹን የመጻሕፍት ትርጓሜ ትምህርቶች ማለትም ብሉያትን፣ ሐዲሳትንና ሊቃውንትን በብቃት አሔዱ። ከዚህ በኋላ ልክ በ1900 ዓ.ም. እዚያው ወሎ አማራ ሳይንት በተባለው ቦታ ወደሚገኘው ምስካበ ቅዱሳን ገዳም በመሔድ ወንበር ዘረጉ። በዚያው ቦታ ለዘጠኝ ዓመታት ያህል ቅኔንና መጻሕፍትን አስተማሩ። በዚህ ዓይነት በመማርና በማስተማር ራሳቸውን በእግዚአብሔር ቃል በሚገባ ከጐሰሙ በኋላ በ1909 ዓ.ም. ወደ ደብረ ሊባኖስ ገዳም በመሔድ ሥርዓተ ምንኩስናን ፈጸሙ። ብዙም ሳይቆዩ ማዕረገ ቅስናን ተቀብለው ከወንበሩ አገልግሎት ጋር የቤተ መቅደሱን ተልእኮም ደርበው ያዙ። በ1910 ዓ.ም. መምህር ኃይለ ማርያም ተብለው በወላይታ ሶዶ በሚገኘው ደብረ መንክራት ምሁር ኢየሱስ ገዳም ተሾሙ። በ1916 ዓ.ም. እንደገና በዝዋይ ደብረ ምሕረት ቅዱስ ገብርኤል ገዳም በመምህርነት ተሾሙ። በ1919 ዓ.ም. ወደ አዲስ አበባ በመምጣት የመንበረ መንግሥት ቅዱስ ማርቆስ መምህርና በቤተ መንግሥት የግርማዊ ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ አበ ንስሐ ሆኑ። የግብፅ ቤተ ክርስቲያን ከአንድ ሺ ስድስት መቶ ዓመታት በኋላ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን በዕውቀት መንፈሳዊ ከእርሷ ተወልደው በእቅፏ ውስጥ ባደጉ ኢትዮጵያውያን ጳጳሳት እንድትመራ ፈቃዷን ስትገልጽ ከተመረጡት አባቶች አንዱ በመሆን ግንቦት 18 ቀን 1921 ዓ.ም. በእስክንድርያው መንበረ ማርቆስ ቤተ ክርስቲያን ማዕረገ ጵጵስናን ተቀበሉ። ከዓመት በኋላም “አቡነ ጴጥሮስ ጳጳስ ዘምሥራቅ ኢትዮጵያ ተላዌ አሠሩ ለአቡነ ኢየሱስ ሞዓ” ተብለው በያኔው መንዝና ወሎ አገረ ስብከት ተሾሙ። ሐምሌ 22 ቀን 1928 ስምንት ወታደሮች በስተጀርባቸው ሃያ እርምጃ ርቀው ተንበርክከው በተንጠቀቅ ቆሙ። ወዲያው አዛዡ «ተኩስ» በማለት ትእዛዝ ሲሰጥ ስምንቱም ተኩሰው መቷቸው። ግን በስምንት ጥይት ሳይሞቱ ቀሩ። መሞታቸውንና አለመሞታቸውን ለማረጋገጥ ዶክተር ተጠራ። ዶክተሩም እንዳልሞቱ አረጋገጠ። ከዚያም ሌላ ወታደር በሦስት የሽጉጥ ጥይት ራስ ቅላቸውን መትቶ ገደላቸው። « እኔ ግን ኢትዮጵየዊ ነኝ፡፡ ሓላፊነትም ያለብኝ የቤተክርስቲያን አባት ነኝ፡፡ ስለዚህ ስለ ሀገሬና ስለ ቤተ ክርስቲያኔ እቆረቆራለሁ፡፡. . . እኔን ለመግደል እንደወሰናችሁ አውቃለሁ፡፡ ስለዚህ በእኔ ላይ የፈለጋችሁትን አድርጉ፡፡ ግን ተከታዮቼን አትንኩ» ሰማዕተ ጽድቅ በሆነ ደማቸው አተሙ፡፡ አኩሪ በሆነ አባታዊ ሓላፊነታቸው ለአገር፣ ለቤተክርስቲያን፣ ለወገን ሁሉ አለኝታነታቸው አረጋግጠው ሐምሌ 22 ቀን 1928 ዓ.ም. በሰማዕትነት አለፉ፡፡ "ብፁዕነታቸው በፍርድ ችሎት ላይ እንዳሉ ሕዝቡ ሁሉ ስለእርሳቸው እያዘነ ሳለ መስቀላቸውን አውጥተው እየጸለዩ ሕዝቡን ባረኩ። ወዲያው የሞታቸው ሰዓት መድረሱን ዐውቀው ሰዓታቸውን ከኪሳቸው አውጥተው ተመለከቱ። በዚህ ጊዜ ሁሉ ምንም ፍርሃት አይታይባቸውም ነበር። የሞታቸውን ፍርድ ያነብ የነበረው ኢጣልያዊ ዳኛ ግን ይንቀጠቀጥ ነበር። ታላቅ ፍርሃትም በፊቱ ይታይ ነበር።" የኢጣሊያ ፋሺስት በ1928 ዓ.ም. በኢትዮጵያ ላይ የግፍ ጦርነትን ባነሣ ጊዜ ብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ ከጦር ስፍራ ለመለየት ስላልሆነላቸው፣ ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴን ተከትለው ወደ ሰሜን ጦር ግንባር ዘምተዋል፡፡ ፋሺስቱ በማይጨው የመርዝ ጦርነት ከማድረጉ የተነሣ፣ የኢትዮጵያ ሠራዊት ሲበታተንም ከንጉሠ ነገሥቱ ጋር የተመለሱት አቡነ ጴጥሮስ ወደ ደብረ ሊባኖስ ሄደው ለአገርና ለነፃነት መሞት ቅዱስ ተግባር መሆኑን ለሥላሴ አርበኞች በመስበክም ይታወቃሉ፡፡ አርበኞች አዲስ አበባን በሁለት አቅጣጫዎች ከሰሜናዊ ምዕራብ እና በደቡባዊ ምሥራቅ አቅጣጫ ለመቆጣጠር ውጊያ በከፈቱበት ጊዜ የተማረኩት አቡነ ጴጥሮስ፣ ለፋሺሽት እንዲገዙ የኢጣሊያ መንግሥት ገዢነትንም አምነው አሜን ብለው እንዲቀበሉ ግፊት ቢያደርጉባቸውም፤ እምቢኝ ለሀገሬና ለሃይማኖቴ ብለው ለሰማዕትነት ያበቃቸውን የሞት ጽዋ ተቀብለዋል፡፡ ቅዱስ ጳውሎስ ደቀ መዝሙሩ የሆነው ጢሞቴዎስን የተሰጠውን አደራ በመጠበቅ ሓላፊነቱንና ግዴታውን መወጣት እንደ ሚገባው ሲገልጽ «እቀብ ማህጸንተከ፤ አደራህን ጠብቅ» በማለት ነው፡፡ 1ኛጢሞ.6 .2፡፡ ጢሞቴዎስ በመምህሩ የተጣለበትን አደራ ለመወጣት የዚህ ዓለም ፈቃድ ሳያሸንፈው ተወጥቷል፡፡ የዓላውያን ነገሥታት ማዋከብ፣ ድብደባ አደራውን እንዳይወጣ አላደረገውም፡፡ የአቡነ ጴጥሮስ የሰማዕትነትም ጉዞ መነሻውም መድረሻውም የእነዚህ አባቶች አርአያ ፍኖት ነው፡፡ ለሀገራቸውና ለወገናቸው እስከ መጨረሻዋ ሰዓት ድረስ እውነቱን ከሐሰት በመለየት ለሕዝባቸው የሰጡት ምስክርነት የተጣለባቸውን አደራ ከመወጣት ነው፡፡ አለቃ ተጠምቀ የተባሉ ቅድስናን ከሊቅነት ጋራ አስተባብረው የያዙ የቅኔ መምህራቸው አንድ ቀን ብፁዕነታቸውን ጠርተው የሚከተለውን የአደራ ቃል ያስተላልፋሉ፡፡ «ኀይለማርያም አንተ ወደፊት ጳጳስ ትሆናለህ፤ በወቅቱም አረመኔ በዚህች ሀገር ይሠለጥናል፡፡ ታዲያ ያኔ አንተ ለነፍስህ ሳትሳቀቅ በሰማዕትነት እለፍ፤ ሰማዕትነት ክፍልህ ነው፡፡ አደራ፡፡» /መርሻ አለኸኝ /ዲያቆን/፣ 1986 ዓ.ም፣ ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን፣ ገጽ.80/ ሐዋርያው ቅዱስ ጢሞቴዎስ የመምህሩን የአደራ ቃል በመያዝ እስከ መጨረሻው እንደጸናው ብፁዕነታቸውም የመምህራቸውን የአደራ ቃል በሰማዕትነት አትመው ጠበቁ፡፡ አንዲትም ቀንና ሰዓት ከሞት ሳይሸሹ እና ሳይደበቁ ለአገራቸው ፣ለቤተ ክርስቲያናቸው እና ለሕዝባቸው ሲሉ ሞትን ተጋፈጡ፡፡ የሰማዕትነትን ጽዋ ተጎነጩ፡፡ የዚህ ምንጩ አደራ ነው፡፡ ብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ ቤተክርስቲያን በአደራ የሰጠቻቸውን ሓላፊነት ለመወጣት ሕዝበ ክርስቲያኑን በጸሎታቸው እየደገፉ፣ በትምህርታቸው እያበረቱ አስተዳድረዋል፡፡ ብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ ሕዝብ ቀስቅሰዋል፤ ራስዎም አምጸዋል፣ ሌሎችንም እንዲያምጹ አድርገዋል በሚል የወንጀል ክስ ፍርድ ቤት ቀረቡ፡፡ ችሎቱ ተሰይሞ ሲቀርቡ ዳኛው «ካህናቱም ሆኑ የቤተክህነት ባለሥልጣናት ጳጳሱ አቡነ ቄርሎስም የጣሊያንን መንግሥት ገዥነት አምነው አሜን ብለው ሲቀበሉ እርስዎ ለምን ዐመፁ) ለምን ብቻዎን አፈንጋጭ ሆኑ)» ሲል ጠየቃቸው፡፡ ብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ በቆራጥነት «አቡነ ቄርሎስ ግብጻዊ ናቸው፤ ስለ ኢትዮጵያና ስለ ኢትዮጵያውያን የሚገዳቸው ነገር የለም፡፡ እኔ ግን ኢትዮጵየዊ ነኝ፡፡ ሓላፊነትም ያለብኝ የቤተክርስቲያን አባት ነኝ፡፡ ስለዚህ ስለ ሀገሬና ስለ ቤተ ክርስቲያኔ እቆረቆራለሁ፡፡. . . እኔን ለመግደል እንደወሰናችሁ አውቃለሁ፡፡ ስለዚህ በእኔ ላይ የፈለጋችሁትን አድርጉ፡፡ ግን ተከታዮቼን አትንኩ» በማለት ሕያው በሆነ ቃላቸው መለሱ፡፡ ሰማዕተ ጽድቅ በሆነ ደማቸው አተሙ፡፡ አኩሪ በሆነ አባታዊ ሓላፊነታቸው ለአገር፣ ለቤተክርስቲያን፣ ለወገን ሁሉ አለኝታነታቸው አረጋግጠው በሰማዕትነት አለፉ፡፡ / መርሻ አለኸኝ/ዲያቆን/፣ 1996ዓ.ም፣ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን፣ገጽ.77/ ፋሺስት ጣሊያን የእርሱ አቋም የራሳቸው አቋም፤ የእርሱ የጭቆና አገዛዝ የእርሳቸው አገዛዝ፣ የእርሱ ተራ ፕሮፓጋንዳ የእርሳቸው እውነት አድርገው እንዲቀበሉ መደለያ /ገንዘብ፣ መኪና በዘመኑ ዘመናዊ የሚባል ቤት/ ልስጦት ሳይላቸው ቀርቶ ነውን) ለሕዝባቸው፣ ለሀገራቸውና ለቤተክርስቲያናቸው ሰማዕት የሆኑት) እርሳቸው ግን መንኖ ጥሪትን ገንዘብ ያደረጉ አባት በመሆናቸው ሌሎቹ የቤተ ክህነቱ ባለሥልጣናት ለፋሺስት ጣሊያን ሲያድሩ መደለያው ሳያንበረክካቸው በመንፈሳዊ ወኔ ሰማዕት ሆነዋል፡፡ የፋሺስት ኢጣሊያ ወራሪ ኃይል በሐምሌ 22 ቀን 1928 ዓ.ም. ሰማዕቱን ገድሎ አስክሬናቸው አደባባይ ላይ ጥሎ ከዋለ በኋላ፣ ቀብራቸው በምስጢር መፈጸሙ መዛግብት እንደሚያስረዱ እና የእኚህን ታላቅ አባት ቀብር በምስጢር የተፈጸመበት ቦታ ለማግኘት የተለያዩ ምሁራን በአገር ውስጥም ሆነ በውጭ ያሉ የታሪክ ሰነዶችን ሲመረምሩ ቢቆዩም፣ እስከ ቅርብ ጊዜ ድረስ “ከአዲስ አበባ በስተደቡብ በምስጢር ቀበሯቸው” ከሚል ጠቅላላ ፍንጭ ያለፈ ምንም ዓይነት የተረጋገጠ ማስረጃ ሳይገኝ ቆይቶ ነበር ፡፡ ከቅርብ ዓመታት ወዲህ ግን ከአዲስ አበባ ከተማ መስፋፋት ጋር ተያይዞ “ለቡ” ተብሎ በሚታወቀው አካባቢ የሰፈሩ ምዕመናን በአካባቢው ተወልደው ካደጉ አረጋውያን ጋር ባደረጉት ማኅበራዊ ግንኙነት ሰማዕቱ ብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ ፋሽስቶች በመኖርያነትና በእስር ቤትነት ይጠቀሙበት በነበረው “ሙኒሳ ጉብታ” ላይ መቀበራቸውን ከወላጆቻቸው ሲሰሙ እንዳደጉ በእርግጠኝነት አስረድተዋቸዋል፡፡ በዚህም በፋሺስት ኢጣሊያ ከ76 ዓመት በፊት ሰማዕት የሆኑት አቡነ ጴጥሮስ የተቀበሩበት ቦታ በአዲስ አበባ በስተደቡብ በለቡ አካባቢ መገኘቱን የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን አረጋግጣለች፡፡ « እኔ ግን ኢትዮጵየዊ ነኝ፡፡ ሓላፊነትም ያለብኝ የቤተክርስቲያን አባት ነኝ፡፡ ስለዚህ ስለ ሀገሬና ስለ ቤተ ክርስቲያኔ እቆረቆራለሁ፡፡. . . እኔን ለመግደል እንደወሰናችሁ አውቃለሁ፡፡ ስለዚህ በእኔ ላይ የፈለጋችሁትን አድርጉ፡፡ ግን ተከታዮቼን አትንኩ» ሰማዕተ ጽድቅ በሆነ ደማቸው አተሙ፡፡ አኩሪ በሆነ አባታዊ ሓላፊነታቸው ለአገር፣ ለቤተክርስቲያን፣ ለወገን ሁሉ አለኝታነታቸው አረጋግጠው ሐምሌ 22 ቀን 1928 ዓ.ም. በሰማዕትነት አለፉ፡፡ ከሰማዕቱ በረከት ረድኤት ምልጃ አምላክ ያሳትፈን:: ወስብሐት ለእግዚአብሔር :: ላይ ኦገስት 03, 2014 ምንም አስተያየቶች የሉም: ይህን ኢሜል አድርግጦማር አድርግ!Twitter ላይ አጋራFacebook ላይ አጋራለPinterest አጋራ አቡነ ጴጥሮስ ሰማዕት አቡነ ዼጥሮስ ምንም እንኩዋ ለሃገራቸውና ሃይማኖታቸው የከፈሉት ዋጋ ትልቅ ቢሆንም ትውልዱም: መንግስቱም: ራሷ ቤተክርስቲያናችንም ተገቢውን ክብር ሰጥተው እያሰቧቸው አይደለም ታሪካቸውም ባጭሩ........................ በ1875 ዓ.ም. በሰሜን ሸዋ አገረ ስብከት ሰላሌ አውራጃ ፍቼ ከተማ ተወለዱ። ወላጆቻቸው ዕድሜያቸው ገና በወግ ለትምህርት ሳይደርስ ወደ ደብረ ሊባኖስ ገዳም በመውሰድ ባሕታዊ ተድላ ለተባሉ መምህር አደራ ሰጧቸው። በዚያው ገዳም የንባብ ቤቱንና የዜማውን የትምህርት ደረጃዎች በሚያስገርም ሁኔታ በአጭር ጊዜ አቀላጥፈው በመጨረስ ገና በልጅነት የዕድሜ ደረጃቸው ሦስተኛውን የቅኔ ትምህርት ጀምረው በአጭር ጊዜ ሙሉ ቤት ተቀኙ። ይህንኑ የቅኔ ትምህርት ለማስፋፋት በምዕራብ ጎጃም አገረ ስብከት ወደሚገኘው የቅኔ ትምህርት ማዕከል ዋሸራ ተሻግረው ለመምህርነት የሚያበቃውን ትምህርት ፈጽመው አስመሰከሩ። ከዚያም ከቅኔው ዐውድማ ጎጃም ወደ ዜማው አዝመራ ጎንደር ተሻገሩ። በዚያም እንደ ቅኔው ሁሉ እስከ ማስመስከር ባይደርሱም የዜማውን ትምህርት በአጥጋቢ ሁኔታ ቀጸሉ። ከጎንደርም በወቅቱ ወሎ ቦሩ ሜዳ ከተባለው ቦታ ላይ ወንበር ዘርግተው የመጻሕፍትን ምሥጢር በየዓይነቱ ሲመግቡ ወደ ነበሩት ስመ ጥሩው መምህር አካለ ወልድ ዘንድ በመሔድ ዋና ዋናዎቹን የመጻሕፍት ትርጓሜ ትምህርቶች ማለትም ብሉያትን፣ ሐዲሳትንና ሊቃውንትን በብቃት አሔዱ። ከዚህ በኋላ ልክ በ1900 ዓ.ም. እዚያው ወሎ አማራ ሳይንት በተባለው ቦታ ወደሚገኘው ምስካበ ቅዱሳን ገዳም በመሔድ ወንበር ዘረጉ። በዚያው ቦታ ለዘጠኝ ዓመታት ያህል ቅኔንና መጻሕፍትን አስተማሩ። በዚህ ዓይነት በመማርና በማስተማር ራሳቸውን በእግዚአብሔር ቃል በሚገባ ከጐሰሙ በኋላ በ1909 ዓ.ም. ወደ ደብረ ሊባኖስ ገዳም በመሔድ ሥርዓተ ምንኩስናን ፈጸሙ። ብዙም ሳይቆዩ ማዕረገ ቅስናን ተቀብለው ከወንበሩ አገልግሎት ጋር የቤተ መቅደሱን ተልእኮም ደርበው ያዙ። በ1910 ዓ.ም. መምህር ኃይለ ማርያም ተብለው በወላይታ ሶዶ በሚገኘው ደብረ መንክራት ምሁር ኢየሱስ ገዳም ተሾሙ። በ1916 ዓ.ም. እንደገና በዝዋይ ደብረ ምሕረት ቅዱስ ገብርኤል ገዳም በመምህርነት ተሾሙ። በ1919 ዓ.ም. ወደ አዲስ አበባ በመምጣት የመንበረ መንግሥት ቅዱስ ማርቆስ መምህርና በቤተ መንግሥት የግርማዊ ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ አበ ንስሐ ሆኑ። የግብፅ ቤተ ክርስቲያን ከአንድ ሺ ስድስት መቶ ዓመታት በኋላ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን በዕውቀት መንፈሳዊ ከእርሷ ተወልደው በእቅፏ ውስጥ ባደጉ ኢትዮጵያውያን ጳጳሳት እንድትመራ ፈቃዷን ስትገልጽ ከተመረጡት አባቶች አንዱ በመሆን ግንቦት 18 ቀን 1921 ዓ.ም. በእስክንድርያው መንበረ ማርቆስ ቤተ ክርስቲያን ማዕረገ ጵጵስናን ተቀበሉ። ከዓመት በኋላም “አቡነ ጴጥሮስ ጳጳስ ዘምሥራቅ ኢትዮጵያ ተላዌ አሠሩ ለአቡነ ኢየሱስ ሞዓ” ተብለው በያኔው መንዝና ወሎ አገረ ስብከት ተሾሙ። ሐምሌ 22 ቀን 1928 ስምንት ወታደሮች በስተጀርባቸው ሃያ እርምጃ ርቀው ተንበርክከው በተንጠቀቅ ቆሙ። ወዲያው አዛዡ «ተኩስ» በማለት ትእዛዝ ሲሰጥ ስምንቱም ተኩሰው መቷቸው። ግን በስምንት ጥይት ሳይሞቱ ቀሩ። መሞታቸውንና አለመሞታቸውን ለማረጋገጥ ዶክተር ተጠራ። ዶክተሩም እንዳልሞቱ አረጋገጠ። ከዚያም ሌላ ወታደር በሦስት የሽጉጥ ጥይት ራስ ቅላቸውን መትቶ ገደላቸው። « እኔ ግን ኢትዮጵየዊ ነኝ፡፡ ሓላፊነትም ያለብኝ የቤተክርስቲያን አባት ነኝ፡፡ ስለዚህ ስለ ሀገሬና ስለ ቤተ ክርስቲያኔ እቆረቆራለሁ፡፡. . . እኔን ለመግደል እንደወሰናችሁ አውቃለሁ፡፡ ስለዚህ በእኔ ላይ የፈለጋችሁትን አድርጉ፡፡ ግን ተከታዮቼን አትንኩ» ሰማዕተ ጽድቅ በሆነ ደማቸው አተሙ፡፡ አኩሪ በሆነ አባታዊ ሓላፊነታቸው ለአገር፣ ለቤተክርስቲያን፣ ለወገን ሁሉ አለኝታነታቸው አረጋግጠው ሐምሌ 22 ቀን 1928 ዓ.ም. በሰማዕትነት አለፉ፡፡ "ብፁዕነታቸው በፍርድ ችሎት ላይ እንዳሉ ሕዝቡ ሁሉ ስለእርሳቸው እያዘነ ሳለ መስቀላቸውን አውጥተው እየጸለዩ ሕዝቡን ባረኩ። ወዲያው የሞታቸው ሰዓት መድረሱን ዐውቀው ሰዓታቸውን ከኪሳቸው አውጥተው ተመለከቱ። በዚህ ጊዜ ሁሉ ምንም ፍርሃት አይታይባቸውም ነበር። የሞታቸውን ፍርድ ያነብ የነበረው ኢጣልያዊ ዳኛ ግን ይንቀጠቀጥ ነበር። ታላቅ ፍርሃትም በፊቱ ይታይ ነበር።" የኢጣሊያ ፋሺስት በ1928 ዓ.ም. በኢትዮጵያ ላይ የግፍ ጦርነትን ባነሣ ጊዜ ብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ ከጦር ስፍራ ለመለየት ስላልሆነላቸው፣ ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴን ተከትለው ወደ ሰሜን ጦር ግንባር ዘምተዋል፡፡ ፋሺስቱ በማይጨው የመርዝ ጦርነት ከማድረጉ የተነሣ፣ የኢትዮጵያ ሠራዊት ሲበታተንም ከንጉሠ ነገሥቱ ጋር የተመለሱት አቡነ ጴጥሮስ ወደ ደብረ ሊባኖስ ሄደው ለአገርና ለነፃነት መሞት ቅዱስ ተግባር መሆኑን ለሥላሴ አርበኞች በመስበክም ይታወቃሉ፡፡ አርበኞች አዲስ አበባን በሁለት አቅጣጫዎች ከሰሜናዊ ምዕራብ እና በደቡባዊ ምሥራቅ አቅጣጫ ለመቆጣጠር ውጊያ በከፈቱበት ጊዜ የተማረኩት አቡነ ጴጥሮስ፣ ለፋሺሽት እንዲገዙ የኢጣሊያ መንግሥት ገዢነትንም አምነው አሜን ብለው እንዲቀበሉ ግፊት ቢያደርጉባቸውም፤ እምቢኝ ለሀገሬና ለሃይማኖቴ ብለው ለሰማዕትነት ያበቃቸውን የሞት ጽዋ ተቀብለዋል፡፡ ቅዱስ ጳውሎስ ደቀ መዝሙሩ የሆነው ጢሞቴዎስን የተሰጠውን አደራ በመጠበቅ ሓላፊነቱንና ግዴታውን መወጣት እንደ ሚገባው ሲገልጽ «እቀብ ማህጸንተከ፤ አደራህን ጠብቅ» በማለት ነው፡፡ 1ኛጢሞ.6 .2፡፡ ጢሞቴዎስ በመምህሩ የተጣለበትን አደራ ለመወጣት የዚህ ዓለም ፈቃድ ሳያሸንፈው ተወጥቷል፡፡ የዓላውያን ነገሥታት ማዋከብ፣ ድብደባ አደራውን እንዳይወጣ አላደረገውም፡፡ የአቡነ ጴጥሮስ የሰማዕትነትም ጉዞ መነሻውም መድረሻውም የእነዚህ አባቶች አርአያ ፍኖት ነው፡፡ ለሀገራቸውና ለወገናቸው እስከ መጨረሻዋ ሰዓት ድረስ እውነቱን ከሐሰት በመለየት ለሕዝባቸው የሰጡት ምስክርነት የተጣለባቸውን አደራ ከመወጣት ነው፡፡ አለቃ ተጠምቀ የተባሉ ቅድስናን ከሊቅነት ጋራ አስተባብረው የያዙ የቅኔ መምህራቸው አንድ ቀን ብፁዕነታቸውን ጠርተው የሚከተለውን የአደራ ቃል ያስተላልፋሉ፡፡ «ኀይለማርያም አንተ ወደፊት ጳጳስ ትሆናለህ፤ በወቅቱም አረመኔ በዚህች ሀገር ይሠለጥናል፡፡ ታዲያ ያኔ አንተ ለነፍስህ ሳትሳቀቅ በሰማዕትነት እለፍ፤ ሰማዕትነት ክፍልህ ነው፡፡ አደራ፡፡» /መርሻ አለኸኝ /ዲያቆን/፣ 1986 ዓ.ም፣ ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን፣ ገጽ.80/ ሐዋርያው ቅዱስ ጢሞቴዎስ የመምህሩን የአደራ ቃል በመያዝ እስከ መጨረሻው እንደጸናው ብፁዕነታቸውም የመምህራቸውን የአደራ ቃል በሰማዕትነት አትመው ጠበቁ፡፡ አንዲትም ቀንና ሰዓት ከሞት ሳይሸሹ እና ሳይደበቁ ለአገራቸው ፣ለቤተ ክርስቲያናቸው እና ለሕዝባቸው ሲሉ ሞትን ተጋፈጡ፡፡ የሰማዕትነትን ጽዋ ተጎነጩ፡፡ የዚህ ምንጩ አደራ ነው፡፡ ብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ ቤተክርስቲያን በአደራ የሰጠቻቸውን ሓላፊነት ለመወጣት ሕዝበ ክርስቲያኑን በጸሎታቸው እየደገፉ፣ በትምህርታቸው እያበረቱ አስተዳድረዋል፡፡ ብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ ሕዝብ ቀስቅሰዋል፤ ራስዎም አምጸዋል፣ ሌሎችንም እንዲያምጹ አድርገዋል በሚል የወንጀል ክስ ፍርድ ቤት ቀረቡ፡፡ ችሎቱ ተሰይሞ ሲቀርቡ ዳኛው «ካህናቱም ሆኑ የቤተክህነት ባለሥልጣናት ጳጳሱ አቡነ ቄርሎስም የጣሊያንን መንግሥት ገዥነት አምነው አሜን ብለው ሲቀበሉ እርስዎ ለምን ዐመፁ) ለምን ብቻዎን አፈንጋጭ ሆኑ)» ሲል ጠየቃቸው፡፡ ብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ በቆራጥነት «አቡነ ቄርሎስ ግብጻዊ ናቸው፤ ስለ ኢትዮጵያና ስለ ኢትዮጵያውያን የሚገዳቸው ነገር የለም፡፡ እኔ ግን ኢትዮጵየዊ ነኝ፡፡ ሓላፊነትም ያለብኝ የቤተክርስቲያን አባት ነኝ፡፡ ስለዚህ ስለ ሀገሬና ስለ ቤተ ክርስቲያኔ እቆረቆራለሁ፡፡. . . እኔን ለመግደል እንደወሰናችሁ አውቃለሁ፡፡ ስለዚህ በእኔ ላይ የፈለጋችሁትን አድርጉ፡፡ ግን ተከታዮቼን አትንኩ» በማለት ሕያው በሆነ ቃላቸው መለሱ፡፡ ሰማዕተ ጽድቅ በሆነ ደማቸው አተሙ፡፡ አኩሪ በሆነ አባታዊ ሓላፊነታቸው ለአገር፣ ለቤተክርስቲያን፣ ለወገን ሁሉ አለኝታነታቸው አረጋግጠው በሰማዕትነት አለፉ፡፡ / መርሻ አለኸኝ/ዲያቆን/፣ 1996ዓ.ም፣ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን፣ገጽ.77/ ፋሺስት ጣሊያን የእርሱ አቋም የራሳቸው አቋም፤ የእርሱ የጭቆና አገዛዝ የእርሳቸው አገዛዝ፣ የእርሱ ተራ ፕሮፓጋንዳ የእርሳቸው እውነት አድርገው እንዲቀበሉ መደለያ /ገንዘብ፣ መኪና በዘመኑ ዘመናዊ የሚባል ቤት/ ልስጦት ሳይላቸው ቀርቶ ነውን) ለሕዝባቸው፣ ለሀገራቸውና ለቤተክርስቲያናቸው ሰማዕት የሆኑት) እርሳቸው ግን መንኖ ጥሪትን ገንዘብ ያደረጉ አባት በመሆናቸው ሌሎቹ የቤተ ክህነቱ ባለሥልጣናት ለፋሺስት ጣሊያን ሲያድሩ መደለያው ሳያንበረክካቸው በመንፈሳዊ ወኔ ሰማዕት ሆነዋል፡፡ የፋሺስት ኢጣሊያ ወራሪ ኃይል በሐምሌ 22 ቀን 1928 ዓ.ም. ሰማዕቱን ገድሎ አስክሬናቸው አደባባይ ላይ ጥሎ ከዋለ በኋላ፣ ቀብራቸው በምስጢር መፈጸሙ መዛግብት እንደሚያስረዱ እና የእኚህን ታላቅ አባት ቀብር በምስጢር የተፈጸመበት ቦታ ለማግኘት የተለያዩ ምሁራን በአገር ውስጥም ሆነ በውጭ ያሉ የታሪክ ሰነዶችን ሲመረምሩ ቢቆዩም፣ እስከ ቅርብ ጊዜ ድረስ “ከአዲስ አበባ በስተደቡብ በምስጢር ቀበሯቸው” ከሚል ጠቅላላ ፍንጭ ያለፈ ምንም ዓይነት የተረጋገጠ ማስረጃ ሳይገኝ ቆይቶ ነበር ፡፡ ከቅርብ ዓመታት ወዲህ ግን ከአዲስ አበባ ከተማ መስፋፋት ጋር ተያይዞ “ለቡ” ተብሎ በሚታወቀው አካባቢ የሰፈሩ ምዕመናን በአካባቢው ተወልደው ካደጉ አረጋውያን ጋር ባደረጉት ማኅበራዊ ግንኙነት ሰማዕቱ ብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ ፋሽስቶች በመኖርያነትና በእስር ቤትነት ይጠቀሙበት በነበረው “ሙኒሳ ጉብታ” ላይ መቀበራቸውን ከወላጆቻቸው ሲሰሙ እንዳደጉ በእርግጠኝነት አስረድተዋቸዋል፡፡ በዚህም በፋሺስት ኢጣሊያ ከ76 ዓመት በፊት ሰማዕት የሆኑት አቡነ ጴጥሮስ የተቀበሩበት ቦታ በአዲስ አበባ በስተደቡብ በለቡ አካባቢ መገኘቱን የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን አረጋግጣለች፡፡ « እኔ ግን ኢትዮጵየዊ ነኝ፡፡ ሓላፊነትም ያለብኝ የቤተክርስቲያን አባት ነኝ፡፡ ስለዚህ ስለ ሀገሬና ስለ ቤተ ክርስቲያኔ እቆረቆራለሁ፡፡. . . እኔን ለመግደል እንደወሰናችሁ አውቃለሁ፡፡ ስለዚህ በእኔ ላይ የፈለጋችሁትን አድርጉ፡፡ ግን ተከታዮቼን አትንኩ» ሰማዕተ ጽድቅ በሆነ ደማቸው አተሙ፡፡ አኩሪ በሆነ አባታዊ ሓላፊነታቸው ለአገር፣ ለቤተክርስቲያን፣ ለወገን ሁሉ አለኝታነታቸው አረጋግጠው ሐምሌ 22 ቀን 1928 ዓ.ም. በሰማዕትነት አለፉ፡፡ ከሰማዕቱ በረከት ረድኤት ምልጃ አምላክ ያሳትፈን:: ወስብሐት ለእግዚአብሔር :: ላይ ኦገስት 03, 2014 ምንም አስተያየቶች የሉም: ይህን ኢሜል አድርግጦማር አድርግ!Twitter ላይ አጋራFacebook ላይ አጋራለPinterest አጋራ በጣም አዲስ ልጥፎች በጣም የቆየ ልጥፍ መነሻ ደንበኛ ይሁኑ ለ፡ ልጥፎች (Atom) በአውሮጳ የካህናት አንድነት ማኅበር ሊቋቋም መሆኑ ታወቀ በ ኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ከመላዋ አውሮጳ የተውጣጡ ካህናት፡” የ... በእንተ ሙኒክ ደብረ ብሥራት ቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስቲያንና ሊቀ ብርሃናት ቆሞስ አባ ገብረ ሕይወት ፍስሐ [ጀርመን ] ምእመናን ከአንዱ ሀገር ወደ ሌላው ሀገር በተለያየ ምክንያት መሰደዳቸው አይቀሬ ነው:: ታዲያ ሲሰደዱ በሄዱበት ሀገር ሁሉ ቤተክርስቲያን ያስፈልጋቸዋል :: ምንም አያጠያይቅም የተመቻቹ ሁኔታዎችም አሉ... አስቸኩዋይ ጥሪ ለምእመናን በሙሉ የታላቁ የደብረ ሊባኖስ ገዳምን ለመርዳት ገዳሙ ጥሪ አስተላለፈ ገዳሙ በአሁን ሰዓት በመሬት መንሸራተት ምክንያት ከፍተኛ አደጋ እንደተጋረጠበት ተጠቅሶ ሰኔ 8 ቀን ከ7፡30 ጀምሮ በጠቅላይ ቤተ ክህነት የስ... ጾመ ፍልሰታ የእመቤታችን ዕረፍት ጾመ ፍልሰታ የእመቤታችን ዕረፍት Written By Hulubante Abebe on Tuesday, August 5, 2014 | 1:02 PM መ/ር ሳሙኤል ተስፋዬ ...
Shenzhen Ronghua ቴክኖሎጂ Co., Ltd.እ.ኤ.አ. በ 2013 የተቋቋመ ፣ በ R&D ፣ በማበጀት ፣ በካሜራ ሞጁሎች ፣ በዩኤስቢ ካሜራ ሞጁሎች ፣ ሌንሶች እና ሌሎች ምርቶች ሽያጭ እና አገልግሎት ላይ ያተኮረ አምራች ነው። ኩባንያው ISO9001, CE, ROHS, UL እና SGS የምስክር ወረቀቶችን አግኝቷል.ምርቶቹ በቻይና ውስጥ በጥሩ ሁኔታ የሚሸጡ ብቻ ሳይሆን ወደ ተለያዩ አገሮች እና ክልሎች ማለትም አውሮፓ, አሜሪካ እና ደቡብ ምስራቅ እስያ ይላካሉ.ከጥሬ ዕቃ ግዢ፣ ከማቀነባበር፣ ከመሞከር እስከ ማሸግ ድረስ በእያንዳንዱ ማገናኛ ውስጥ ጥብቅ የጥራት ቁጥጥርን እንተገብራለን።በተጨማሪም፣ የደንበኞችን የተለያዩ መስፈርቶች የሚያሟሉ አዳዲስ ምርቶችን ለማዘጋጀት ቁርጠኞች ነን። እንዲሁም የኦሪጂናል ዕቃ አምራች እና የኦዲኤም ትዕዛዞችን እንቀበላለን፣ እና PCB፣ PCBA፣ SMT patch፣ PCBA ድህረ-ሽያጭ ማቀነባበር፣ በተቀርቡት እቃዎች ማቀናበር፣ የኦሪጂናል ዕቃ አምራች እቃዎች፣ BOM ተዛማጅ ትዕዛዞች፣ ፕሮግራሚንግ እና ሙከራን ጨምሮ የአንድ ጊዜ አገልግሎት እንሰጣለን። ኩባንያ የፊት ዴስክ የስራ ቦታ ስብሰባ ክፍል የምስክር ወረቀት እና ጥራት ኩባንያው ISO9001, CE, ROHS, UL እና SGS የምስክር ወረቀቶችን አግኝቷል.ምርቶቹ በቻይና ውስጥ በጥሩ ሁኔታ የሚሸጡ ብቻ ሳይሆን ወደ ተለያዩ አገሮች እና ክልሎች ማለትም አውሮፓ, አሜሪካ እና ደቡብ ምስራቅ እስያ ይላካሉ.ከጥሬ ዕቃ ግዢ፣ ከማቀነባበር፣ ከመሞከር እስከ ማሸግ ድረስ በእያንዳንዱ ማገናኛ ውስጥ ጥብቅ የጥራት ቁጥጥርን እንተገብራለን።በተጨማሪም፣ የደንበኞችን የተለያዩ መስፈርቶች የሚያሟሉ አዳዲስ ምርቶችን ለማዘጋጀት ቁርጠኞች ነን። ሰራተኞቻችን ልምድ ያላቸው እና ጥብቅ የጥራት ፍተሻ እና የታሰበ የደንበኞች አገልግሎት ቁርጠኞች ናቸው።አውቶማቲክ መሳሪያዎችን የምንጠቀመው የምርቶችን ጥራት በጥብቅ ለመቆጣጠር እና ከጥሬ ዕቃ ግዢ፣ ከማቀነባበር፣ ከመሞከር እስከ ማሸግ ድረስ በእያንዳንዱ ማገናኛ ውስጥ ጥብቅ የጥራት ቁጥጥርን ተግባራዊ ለማድረግ ነው።እኛ የጋራ ተጠቃሚነት መርህን እናከብራለን እና በደንበኞቻችን መካከል መልካም ስም እናገኛለን ምክንያቱም ፍጹም አገልግሎት ፣ ከፍተኛ ጥራት ያላቸውን ምርቶች እና ተወዳዳሪ ዋጋዎችን እናቀርባለን። አራት የንግድ ዘርፎች የካሜራ ሞጁል በኤፍፒሲ ካሜራ ሞጁሎች፣ SENSOR የካሜራ ሞጁሎች፣ የዩኤስቢ ካሜራ ሞጁሎች፣ ባለሁለት ካሜራ ሞጁሎች፣ AHD ካሜራ ሞጁሎች፣ ብጁ የካሜራ ሞጁሎች፣ ኤልኤንኤስ፣ ወዘተ በማምረት ላይ ልዩ። መተግበሪያ: ብልጥ ቤት ፣ የነገሮች በይነመረብ ፣ የሞባይል ካሜራዎች ፣ የህክምና መሳሪያዎች ፣ ካፕሱል ኢንዶስኮፕ ፣ የሰውነት ሙቀት ሙከራ ፣ የፊት ለይቶ ማወቂያ ፣ ስማርት ሮቦቶች ፣ ድሮኖች ፣ አውቶሞቲቭ ፣ ባለከፍተኛ ፍጥነት ካሜራዎች ፣ መጫወቻዎች ፣ ዲቪ ፣ MP4 ፣ MID ፣ QR ኮድ ስካነሮች ፣ ባርኮድ በደህንነት ኢንዱስትሪ እና በሌሎች መስኮች ውስጥ መቃኘት, የስለላ ካሜራዎች. SMT Patch/Plug-in Processing ብዙ አዳዲስ ባለከፍተኛ ፍጥነት የኤስኤምቲ ምደባ ማምረቻ መስመሮች እና የተለያዩ አውቶማቲክ የማምረቻ መሞከሪያ መሳሪያዎች 0201፣ 0402፣ BGA፣ FBGA፣ QFN፣ QFP ማሸጊያዎች ወይም ሁሉም አይነት ልዩ ቅርጽ ያላቸው ክፍሎች እና የመገናኛ ሞጁሎች ምንም ቢሆኑም አውቶማቲክ መጫኛ ይከናወናል። , ይህም የእርስዎን የተለያዩ ምርቶች የማምረት እና ማቀነባበሪያ መስፈርቶችን ሊያሟላ ይችላል. PCB Plate Making እኛ ከፍተኛ ትክክለኛነትን በኩል-ቀዳዳ FR4 ነጠላ-ጎን PCB, ባለ ሁለት ጎን የወረዳ ሰሌዳዎች, multilayer የወረዳ ቦርዶች, LED አሉሚኒየም substrates, FPC ተጣጣፊውን የወረዳ ቦርዶች, ተጣጣፊ እና ግትር ሰሌዳዎች, እና ከፍተኛ-ጥራት PCB ሰሌዳዎች ምርት ላይ እናተኩራለን. የጥሬ ዕቃዎች ግዥ ከረጅም ጊዜ የትብብር አቅራቢዎች ጋር ወጪን ለመቀነስ ምርቶችን በብዛት መግዛት እንችላለን።የተለያዩ አካላት በምርት አቀነባበር ጥራት ላይ የሚያሳድሩትን ተፅእኖ እናውቃቸዋለን፣ እና ጥራትን፣ ኪሳራን እና ሌሎች ስጋቶችን ለመቆጣጠር እና ኪሳራዎትን ለመቀነስ ጥብቅ የፍተሻ እና የፍተሻ ስርዓት እንዘረጋለን።
በልብ በሽታ የሚሰቃዩት አቶ በረከት ስሞኑን ህመሙ ጠንቶባቸው ከሁለት ወር በፊት በሼክ አላሙዲን የግል አውሮፕልና ተጭነው በድብቅ ለህክምና ሳውዲ አረቢያ መግባታቸው ይታወሳል። በወቅቱ ሳውዲ አረቢያ ጅዳ የሚገኝ አንድ «ቡግሻን» እየተባለ የሚጠራ ሪፈራል ሆስፒታል የልብ ቧንቧ ማስፋት ህክምና ቢደረግላቸውም የባለስልጣኑ የጤነነት ሁኔታ የሚጠበቀውን ያህል ለወጥ ባለማሳየቱ ለዳግም ህክምና ቀጠሮ ተሰጥቷቸው ከሳምታት ቆይታ በኋላ ወደ ሀገር ቤት መመለሳቸውን መዘገባችን ይታወሳል። ይህ በዚህ እንዳለ ዛሬም የአቶ በረከት ጤንነት መልካም ሁኔታ ላይ እንዳልሆነ ምንጮች የሆስፒታሉን የምርመራ ውጤት አብነት ጠቅሰው ይናገራሉ። አቶ በረከት በጤንነታቸው መታወክ ፍጹም መረጋጋት እንደማይታይባቸው የሚገልጹት እነዚህ ውስጥ አዋቂዎች ቀደም ሲል ባለስልጣኑ ህክምና ላይ በነበሩበት ወቅት ወደ ሳውዲ አረቢያ በሚስጥር ለህክምና መግባታቸውን ተከትሎ በተለያዩ ድህረገጾች ዜናው በስፋት መናፈሱ በውስጣቸው በተፈጠረው አለመረጋጋት በልባቸው ምት አለመስተካከል በወቅቱ በቂ ህክምና መውሰድ እናዳልቻሉ ታውቋል። የአቶ በረከት የጤነንት ሁኔታ ዛሬም አስተማማኝ እንዳልሆነ የሚያውሱ እነዚህ የአይን እማኞች ከእለት ተዕለት የባለስልጣኑ የአካል መጠን በማይጠበቅ ሁኔታ መቀነስ እና የፊታቸው ገጽታ መለዋወጥ በውስጣቸው መልካም ነገር እንደማይታይ ያሳብቃል ብለዋል። የአቶ በረከት ስሞኦን ህይወት ለመታደግ የአቅማቸውን ያህል ጥረት እያደረጉ የሚገኙ «ቡግሻን» የሳውዲ አረቢያ ሆስፒታል ዶክተሮች ስለበሽታው አደገኝነት ግንዘቤ በማስጨበጥ አቶ በረከት ከተለያዩ መጠጦች እና አእምሮ አደንዛዥ እጾች መራቅ እንዳለባቸው እና የጤነንታቸው ሁኔታ አስተማማኝ ሁኔታ እስኪደርስ እረፍት መውሰድ እንደሚገባቸው ሙያዊ ምክሮቻቸውን ለገሰዋቸዋል። ይህ በዚህ እንዳለ አቶ በረከት ለህክምና ወደ ሳውዲ አረቢያ ሲያቀኑ የህክምና ውጪያቸውን እየሸፈኑ ከሚገኙት ሼክ አላሙዲን ባሻገር ለኢህአዴግ መንግስት ባለስልጣናት ሚስጥር መሆኑ አያሌ ወገኖችን በስፋት እያነጋገር ነው። ከሁለት ወር በፊት አቶ በረከት እኩለ ለሊት ከቦሌ አይሮፕላን ማረፊያ ወደ ሳውዲ አረቢያ በሼክ አላሙዲን የግል አውሮፕላን በድብቅ ለህክምና መግባታቸው ለኢህአዴግ ከፍተኛ ባለስልጣናት ወሬው የደረሰው እንደማንኛውም ኢትዮጵያዊ በዘ-ሃበሻ እና ጎልጉል ድህረገጾች በተለቅቁ መረጃዎች መሆኑን የሚናገሩ ምንጩች ለሁለተኛ ጊዜ ዳግም ህክምና ወደ ሳውዲ አረቢያ ሲመለሱ በሼክ አልሙዲን በኩል በክብር «በፕሮቶኮል» ሊገቡ እንደሚችል በወቅቱ ከጅዳ ቆንስላ ጽ/ቤት የወጡ መረጃዎች ቢያረጋግጡም የአቶ በረከት ስሞኦን እንደተለመደው በድብቅ ወደ ሳውዲ አረቢያ መግባት ባለስለስልጣኑ በውስጥም በውጨም ጥሩ ወዳጅ እንደሌላቸው የሚነገረውን ሃቅ ያጠናክረዋል ብለዋል። አቶ በረከት ትላንት በተደረገላቸው ምርመራ የቅርብ ክትትል እንደሚያሻቸው የሚገልጹ የሆስፒታል መረጃዎች ባለስልጣኑ የተሰጣቸውን ምክር እና የተለያዩ መድሃኒቶቻቸውን ይዘው ከሆስፒታሉ ውጭ ወደሚገኘው ምስጢራዊ ማረፊያቸው ማቅናታቸው ተገልጾዋል፡፡ ይህ በዚህ እንዳለ አሁን ዘግይቶ በደረሰን ዜና መስረት አቶ በረከት ስሞኦን ዛሬ ማምሻውን ለአስቸኳይ ጉዳይ ህክምናቸውን አቋርጠው ወደ ኢትዮጵያ እንደሚመልሱ ምስጢራዊ መረጃዎቻችን አክለው አረጋግጠዋል። Ethiopian Hagere Jed Bewadi (Ethiopian Hagere ዜናውን የላኩልን በOct 31፣ 2014 ነበር በሥራ መጣበብ ሳናቀርበው በመዘግየታችን ይቅርታ እየጠየቅን ይህንን ዜና ከዚህ አንጻር አንባቢያን እንዲያነቡት ለማሳሰብ እንወዳለን)
ኣዴና ቅድስተ ቅዱሳን ድንግል ማርያም ኣብ መቃብር ጐይታና መድኃኒና ኢየሱስ ክርስቶስ ከይዳ ኣብ እትልምነሉ እዋን ኣይሁድ ካብ ክፋእ ልማዶም ስለዘይዓርፉ ሕጂ ከኣ እንታይ ከተምጸኣልና እያ ብምባል ክጻብእዋ ክመጹ ከለዉ ጐይታና መድኃኒና ኢየሱስ ክርስቶስ ካብ ዓይኖም ሰዊሩ ከምዘይርእይዋ ገበረ። ኣይሁድ ዋላ ሓለውቲ እንተገብሩ ክርእይዋ ግና ኣይክእሉን ነበሩ ። ኣዴና ቅድስተ ቅዱሳን ድንግል ማርያም ከኣ መዓልታዊ ከይዳ ጸሎታ ካብ ምብጻሕ ኣየቓረጸትን። ኣዴና ቅድስተ ቅዱሳን ድንግል ማርያም ጸሎታ ከምዚ እንዳበለት ተብጽሕ ነበረት። ፍትው ወደይ ካብ ሥጋይ ሥጋ ካብ ነፍሰይ ነፍሲ ወሲድካ ሰብ ዝኾንካ ትሽዓተ ወርሒን ሓሙሽተ መዓልትን ኣብ ማህጸነይ ጼረ ካብ ሃገር ናብ ሃገር ምስዳደይ ሪኢኻ ልመናይ ክትሰምዓኒ እልምነካ ኣለኹ። ምስ በለት ኣብቲ እዋን ዓቢ ድልቅልቅ ኮነ መቃብራት ተሰንጠቁ ኣምላኽና መድኃኒና ኢየሱስ ክርስቶስ ምስ እልፊ ኣእላፋት መላእኽት ሓቢሩ ብምምጻእ ሰላም እብለኪ ወላዲተይ ቅድስቲ ማርያም እንታይ ክገብረልኪ ትደልይ በላ። እሳ ከኣ ዝኽረይ ዝገበረ ፣ብስመይ ንድኻታት ዝሓገዘ ፣ ብስመይ ቤተ ክርስትያን ዝሠርሐ፣ መባእ ዝሃበ ፣ ካብ ሃይማኖትክካብጽ ንዓት ፍቅርን ንውልዱ ብስመይ ዝሰመየ ኩሉ መሓረይ ካብ ሞተ ሥጋን ነፍስን ኣድኅነለይ በለቶ። ንኣዴና ቅድስተ ቅዱሳን ድንግል ማርያም ወላዲቱ ከኣ ከምዚ በላ ፣ ብጽቡቅ ምግባር ስምኪ ዝጸውዐ፣ ዝኽርኪ ዝገበረ ፣ ዝሑል ማይ’ውን ብስምኪ ዘስተየ ዋጋኡ ኣብ መንግሥተ ሰማይ ክኸፍሎ እየ። “ዘተወክፈ ነቢየ በስመ ነቢይ ዕስበ ነቢይ ይነሥእ ። ብነብዩ ስም ነብዩ ዚቕበል ዓስቢ ነብዩ ይረክብ፣ ንጻድቅ ብስም ጻድቅ ዝቅበል ዓስቢ ጻድቕ ይረክብ። ከምዝብለ ጐይታና መድኃኒና ኢየሱስ ክርስቶስ ። ማቴ.10፣41። ወዱ ኮነ ጓሉ ብስምኪ ዝሰየመ ስሙ ኣብ መንግሥተ ሰማይ ክሰምዩ እየ። ብስምኪ ዝመጽወተ፣ ዝለመነ ፣ዝሃበ፣ ዝዘከረ፣ ዝጸለየ ወዘተርፈ ብስምኪ ክቅበሉ እየ ዝኸበርኪ ኣደይ ኢሉ ናይ ምሕረት ቃልኪዳን ሂብዋ። ኣምላኽና መድኃኒና ኢየሱስ ክርስቶስ ነዚ ኩሉ ከም ዝገብረልኪ መሐልኩ ለኪ በርእስየ ወበ አቡየ ሕያው ወበመንፈስ ቅዱስ ቃልኪዳን ኣተወላ። ድሕሪኡ ብኽብሪ ብምስግና ምስ ኣእላፍ መላእኽቲ ዓሪጉ። በላዒ ሰብእ (በላዒ ሰብ) በላዒ ሰብ ቀንዲ ስሙ ስምዖን ይበሃል፣ ቅምር ኣብ ዝበሃል ሃገር ዝነብር ኣዝዩ ሃብታይ ነበረ። ከም ኣብርሃም ጋሻ ዝፈቱ ኣብ ቤቱ ኣእትዩ ድኻታት ዝምግብ ቤቱ ቤተ ኣጋይሽ ዝኾነሉ ጻድቅ ሰብ ነበረ። ሰይጣን ጸላኢ ሠናያት በዚ ሥራሕ ቀኒኢሉ ክፍትኖ ብሰለስተ ኣረጋውያን ተመሲሉ ብምምጻእ ሥላሴ ኢና ብምባል ተገልጸሉ። ልክዕ ከም ኣብርሃም ሥላሴ ዝተገልጽሉ ኣምሲኡ ብምምጻእ ነቲ ፈታዊ ጋሻ ዝኾነ ስምዖን ብኽፋእ ሜላ ከስሕቶ ጀመረ። ሓዋርያ ቅዱስ ጳውሎስ ሰይጣን ናይ ብርሃን መላኣኽ መሲሉ ይመጽእ እዩ ከምዝበሎ። ስሞዖን በላዒ ሰበ ከኣ ኣጋእዝተ ዓለም ሥላሴ መሲልዎ ብኽብሪ ተቀበሎም ፣ መግቢውን ኣቕረበሎም፣ መግቢ ኣይንበልዕን ኢና እንሓተካ ክትፍጽመልና ግና ቃል እተወልና በልዎ። እሱውን ቃል ኣተወሎም። እምበኣር ትፈተወና እንተኾንካ ነቲ ሓደ ወድኻ ሰውኣልና በልዎ። እሱውን በቲ ቃሎም ኣዝዩ ሰንበደ ዳሕራይ ግና ታሪኽ ኣብርሃም ብምዝካር ፣ኣብርሃም ሓደ ወዱ ክስውእ ኢሉ ኔሩ እዩ፣ ንዓይ ከኣ ክፈቱኑኒ ኢሎም ኢሉ ክስውኦ ተዳለወ፣ ግደፍ ዝብል ድምጺ ከም ኣብርሃም ዝተባህሎ ግና ኣይሰምዐን። ሓሪዱ ኣዳልዩ ከኣ ኣቕረበሎም ፣ መጀመርያ ጠዓመልና በልዎ፣ ጠዓሞ ሽዑ ንሽዑ ሰይጣን ጻላኢ ሠናያት ከኣ ተሰወሮዎ ፣ እሱ ከኣ ኣእምሮኡ ሰሓተ ድሕሪኡ መግቢ ዝበሃል ተጸየፎ ። ናይ ሰብ ሥጋ ዝበልዕ ጥራሕ ኮነ። መጀመርያ ቤተሰቡ ድሕሪኡ ፈተውቱ በሊዑ ምስ ወደኦም ናይ ማይ ብራሾን ኩናትን ሒዙ ካብ ቤቱ ወጸ ዝረኸቦ ሰብ እንዳበልዐ 78 ነፋስት በጽሐ። ኣብ መገዲ ኮፍ ኢሉ ዝልምን ብሕማም ደዌ ዝተታሕዘ ሓደ ድኻ ክበልዖ ኢሉ ናቡኡ ጽግዕ ምስ በለ ቁስሉ ርእይ ተጸየፎ። እቲ ድኻ ከኣ ብጻድቃን ብሰማእታት ማይ ሃበኒ በሎ፣ ናይ ምንታይ ጻድቃን ሰማእታት ኣይህበካን እየ በሎ፣ በአብ ብወልድ ብመንፈስ ቅዱስ ስም ኢሉ ደጊሙ ለመኖ’ውን፣ ኣይህበካን በሎ። ንሳልሳይ ግዜ ብእግዝእትነ ቅድስት ድንግል ማርያም በሎ ፣ እስኪ ደጊምካ ጸውዓለይ በሎ። እቲ ለማናይ ከኣ ስለ ወላዲተ ኣምላክ ቅድስተ ቅዱሳን ድንግል ማርያም ሃበኒ በሎ። እዚኣ ተማልድ ትልምን እያ ክብሉ ሰሚዐ ኣለኹ ኢሉ፣ ዕማኾ ኢሉ ማይ ኣስተዮ ገና ኣብ ገሮሩኡ ከይበጽሓት ከላ ከኣ መንጠሎ ፣ ንዓይ ክውደኣኒ እዩ ኢሉ መንጠሎ ነታ ዕማኾ ማይ ከሊእዎ ከደ። ስም ኣዴና ቅድስተ ቅዱሳን ድንግል ማርያም ንበላዒሰብ ናይ መበራበሪ ደወል እዩ ኾይኑዎ። ስም ናይ ኣዴና ቅድስተ ቅዱሳን ድንግል ማርያም ዝያዳ ካብ ናይ ኣምላኽና እግዚአብሔር ዝያዳ በሊጹ ኮይኑ ኣይኮነን። ኮይኑ ግና ካብ ብቁልዕነቱ ናይ ኣዴና ቅድስተ ቅዱሳን ድንግል ማርያም ህርራሄኣን ኣማድነታን እንዳተማኅረ ስለ ዝዓበየ እግዚአብሔር ኣብ ልቡ ስማ ቀሪጹ ስለዝነበረሉ እዩ። ኣምላኽና እግዚአብሔር ስለዝሓገዞ እዩ ። በላዒ ሰብ ካብቲ ካልኢት ኣእምሮኡ ተመልሰሉ ከምዚ ከኣ በለ ኣብ በዓቲ ኣትየ ስለ ሓጥያተይ ክበኪ እየ ሥጋይ ምስ ኣዕጽምተይ ስጋብ ዝጣበቕ ክጸውም እየ ብምባል ብምባል ኣምሪሩ እምዳበኸየ ኣብ በዓቲ ብምእታው ን21 መዓልቲ መግቢን ማይ ከይለኸፈ ብጥሜት ሞተ ። ብምባል ይነግረና ተኣምረ ማርያም። ጸልማት ዝለበሱ ሰይጣናት ንነፍሱ እንዳፈራርሑ ናብ ሲኦል ክወስድዋ መጹ ፣ ኣዴና ቅድስተ ቅዱሳን ድንግል ማርያም ፈጢና ብምምጻእ ፍትው ወደይ ነዚኣ ነፍሲ መሓረልይ ፣ ክብርቲ ወላዲተይ 78 ነፍሲ ዝበልዐ ከመይ ይመሓር በላ። ኣብ የካቲት 16 ኣብ ጎልጎልታ ዝኣተኻለይ ቃልኪዳን ዘክር ስምኪ ዝጸውዐ ፣ዝኽርኺ ዝገብረ ክምሕረልኪ እየ ኢልካ ቃል ኪዳን ኪዳን ዝሃብካኒ ዘክር በለቶ። ኣምላኽና መድኃኒና ኢየሱስ ክርስቶስ እስኪ ነዚኣ ነፍሲ ኣብ ሚዛን ኣቀምጥዋ ኢሉ ምስ ኣቀመጣ እታ ዕማኾ ማይ መዚና ተረኺባ። ስለኺ ኢለ ሚሒረዩ ኣለኹ፣ ሸውዓተ መዓልቲ ሲኦል ኣሪኡኹም ናብ ገነት ኣእትውዎ በሎም። ቅዱሳን መላእኽቲ ከኣ ቦታኺ ኣብዚ እዩ ኔሩ እንዳበሎ ሲኦል ኣርእዮም ናብ ገነት ኣእተውዋ። እዚ ኩሉ ብኣማላድነት ቅድስተ ቅዱሳን ድንግል ማርያም ኮነ። በረከታ ጣዕማ ፍቅራ ናይ ኣዴና ቅድተ ቅዱሳን ድንግል ማርያም ይብዝሓልና ።ተኣምረ ማርያም ኣምላከ ቅዱሳን እግዚአብሔር ብምሕረቱን ሣህሉን ሰላሙን ይኃበና። ኣማላድነት ናይ ኣዴና ቅድስተ ቅዱሳን ድንግል ማርያም ። ናይ ቅዱሳን ጻድቃን ሰማእታት ኣይፈለየና!
የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር አብዱልአዚም መሀመድ እንደገለጹት፣ በክልሉ በሚገኙ 4 የተለያዩ ኬላዎች በተደረገ ፍተሻ 2,370,000 ብር በቁጥጥር ሥር ውሏል፡፡ በክልሉ ኩርሙክ ወረዳ ሱዳን ድንበር አካባቢ በግለሰብ ሲዘዋወር የነበረ 600 ሺህ ብር የሚሆን ገንዘብ በቁጥጥር ስር እንደዋለ ተናግረዋል፡፡ ግለሰቡ 600 ሺህ ብር በሞተር ብስክሌት ጭኖ ሲጓዝ የጸጥታ ኃይሎች ባደረጉት ፍተሻ በቁጥጥር ስር መዋሉን አስታውቀዋል። በቁጥጥር ስር የዋለው ተጠርጣሪው ለፖሊስ በሰጠው ቃል ገንዘቡን ለወርቅ ግዥ እያንቀሳቀስኩ ነው ማለቱን ተናግረዋል። በመተከል ዞን ጉባ ወረዳ ማንኩሽ ኬላ 300 ሺህ ብር በቁጥጥር ስር መዋሉን ኮሚሽነሩ ገልጸዋል፡፡ ኮሚሽነር አብዱልአዚም አክለውም፣ በክልሉ አሶሳ ከተማ አሶሳ ኬላ 700 ሺህ ብር በቁጥጥር ስር ውሏል ብለዋል፡፡ በተመሳሳይ አሶሳ ዞን ቡልድግሉ ወረዳ ጎንቆሮ ኬላ ደግሞ 770 ሺህ ብር በቁጥጥር ስር መዋሉንም አመልክተዋል፡፡ የክልሉ መንግሥት መሠል ህገ-ወጥ የገንዘብ ዝውውርን ለመቆጣጠር ክትትሉን አጠናክሮ እንደሚቀጥል የገለጹት ኮሚሽነር አብዱልአዚም፣ ኀብረተሰቡ አስፈላጊውን ትብብር ማድረጉን አጠናክሮ እንዲቀጥለም ጥሪ አቅርበዋል፡፡ እጅግ በርካታ ግፍና ወንጀል በሚፈጸምበት የቤንሻንጉል ክልል ከፍተኛ መጠን ያለው የገንዘብ ዝውውር እንደሚደረግ የሚታወቅ ሲሆን በዚህ ጉዳይ ውስጥ መቀሌ የመሸገው የወንበዴዎች ስብስብ እጁ እንዳለበት መረጃዎች ይጠቁማሉ። ከዚሁ ጋር በተያያዘ ትላንት በጅጅጋ ጉምሩክ ወደ ሀገር ሊገባ የነበረ 200,000 ብር የገቢዎች ሚኒስቴር አስታውቋል። በመንግሥት ይፋ በተደረገው የብር ኖት ቅያሪ ምክንያት ከሱማሌላንድ በቶጎ ውጫሌ በኩል በተለያየ በህገ ወጥ መንገድ ወደ ውጭ የሸሸ የኢትዮጵያ ብር በአንድ ግለሰብ አማካኝነት ወደ ሀገር ሊገባ የነበረ 200,000 ብር በጉምሩክ ፈታሽ አማካኝነት ከነተጠርጣሪው በቁጥጥር ስር መዋሉን የሚኒስቴር መ/ቤቱ አስታውቋል።
የኢትዮጵያ ክፍላተሃገር ህብረት ከሁለት ቀናት በፊት በገዳዮች እጅ ህይወቱ ባለፈው በታዋቂው ድምጻዊ አጫሉ ሁንዴሳ ሞትና ያንን ተከትሎ የወንጀለኞቹ ግብረአበሮች በንጹሃን ኢትዮጵያውያን በተለይም በአማራው ህብረተሰብ ተወላጆች ላይ በተለያዩ ቦታዎች ባደረሱት የጭፍን እርምጃ ህይወታቸውን ላጡት ወገኖቻችን የተሰማውን ጥልቅ ሃዘን ለመግለጽ ይወዳል። በዚህ ተጠንቶና ታስቦበት በተቀነባበረ የፖለቲካ ግድያ ተካፋይ የሆኑት የተለያዩ ግን አንድ ዓላማ ማለትም የኢትዮጵያ መፈራረስና የሕዝብ እርስ በርስ እልቂት ያስተሳሰራቸው የውጭ ሃይሎች አጀንዳ ፈጻሚዎች እንደሆኑ ምልክቶችና ማስረጃዎች እዬወጡ ነው። እነዚሁ የጥፋት ሃይሎች በጭቁን ሕዝብ ስም ላለፉት ሃምሳ ዓመታት ለአገራችን አንድነትና ነጻነት ለሕዝቡ አብሮነትና ዘላቂ ሰላም እንቅፋት በመሆን በተለይም ላለፉት ሃያ ዘጠኝ ዓመታት በፌዴራል፣ በክልልና በከባቢ ደረጃ ባሉት በተለያዩ የሥልጣን እርከኖች ላይ ተቀምጠው የፈጸሙትና ያስፈጸሙት ፣ የግድያ፣የዘረፋ አያሌ ወንጀል ሳያንሳቸው ሃይላቸውን አስተባብረው ያገራችንን ግብአተመሬት ለማረጋገጥ ወጣቱን አጫሉን ገለው በሌላ ወገን ላይ ለማላከክ የሄዱበት መንገድ ባይሳካላቸውም ቀላል ነው የማይባል ጉዳት አድርሰዋል፤አሁንም የበለጠ ጉዳት ለማድረስ ደፋቀና እያሉ ይገኛሉ።ያሰቡት ግን አይሳካላቸውም።ሆኖም ግን የሚፈጽሙት ተግባር ምን ያህል ጨካኞች፣ለሰው ልጅ ህይወትና ለአገር ክብር ደንታቢሶች እንደሆኑ በግልጽ የታዬበት ድርጊት ነው። ግድያ መፈጸማቸው ብቻ ሳይሆን የአጫሉ ሁንዴሳ አስከሬን ላይ የተፈጸመው ክብረቢስ አድራጎት ማንኛውንም የሰው ልጅ ክብር የሚወድ ፍጡር የሚያሳዝን ነው።በቤተሰቦቹም ሆነ በወዳጆቹ ላይ የደረሰው ጥቃት ሲታይ ምን ያህል ለኦሮሞው ማህበረሰብ ንቀት እንዳላቸው ያመላክታል።በአገር ውስጥ ብቻ ሳይሆን የሰለጠነ ሕዝብ በሚኖርበት አገር ለምሳሌም ለንደንና ሜኖሴታ ከተማ ውስጥም በስደት ስም የሚኖሩ የሴራው አቀነባባሪ የሆኑት ደጋፊዎቻቸውና ቤተሰቦቻቸው ቦዘኔ ወጣቶች የፈጸሙት አውዳሚና ዃላቀር አድራጎት እንወክለዋለን የሚሉትን ማህበረሰብ ብቻ ሳይሆን የጥቁርን በተለይም የአፍሪካን ሕዝብ የሚያሳፍርና የሚያስገምት ነው። የጥቁር ዘር በዘረኛ ነጭ ፖሊሶች የሚደርስበትን ግፍና በደል፣ግድያ በመኮነንና በመቃወም ለመብቱ በሚጮህበት በዚህ ወቅት የጥቁር ዘር የሆኑትየኦሮሞ ተወላጅ የሆኑት ኢትዮጵያውያን መሰል ያገራቸውን ልጅ ሲገሉና ንብረቱን ሲያወድሙ ላዬ ዘረኛ ለሚፈጽመው አድራጎት የሞራል ድጋፍ እንደሚሆነው ጥርጥር የለውም።ጥቁርን የምጠላው እንደሰው ስለማያስብ ነው፤ለራሱ ወገን የማይራራ የነጩን ዘር ሊያጠፋ የሚችል ከአውሬና እንስሳ ያልተሻለ ፍጡር ነው፤ብሎ ለሚያቀርበው ምክንያት ይህ አድራጎት ማስረጃ ሊሆነው ይችላል። አገራችንን ለቀውስና ብጥብጥ በመዳረግ የፖለቲካ ትርፍ እናገኛለን፤የሥልጣኑ ባለቤት እንሆናለን ብለው የሚያስቡ ጭፍኖች ዓይነህሊና የላቸውም እንጂ ካላቸው ከፈት አድርገው እንዲያዩ የምንመክረው ቢኖር የኢትዮጵያ ሕዝብ የሚታገለው ለተሻለ ዴሞክራሲያዊ ስርዓት እንጂ በጎሳ ማንነቱ ሲገሉት፣ሲያስሩት ሲገርፉት ያገሩንም ሃብትና ጥሪት ሲዘርፉት ለኖሩ ፋሽስቶች ለሚመሩትና ለሚወክሉት የጎሰኞች ሥርዓት እንዲቀጥልና እንዲያንሰራራ በመሻት እንዳልሆነ እንዲገነዘቡት ነው። በተለይም በአሁኑ ጊዜ፣የአባይን ግድብ ለማጠናቀቅ ጥረት በሚደረግበትና አገር ወዳዱ ሕዝብ በሚረባረብበት ጊዜ ግብጽንና ግብረአበሮቿን የመሰሉ የውጭ ጠላቶች ግድቡን ለማሰናከል አሰፍስፈው ዘመቻ በከፈቱበት ወቅት የነሱ አጀንዳ አስፈጻሚ ሆኖ መገኘቱ በታሪክና በትውልድ የሚያሶቅስና የሚያሳፍር ተግባር ከመሆኑም በላይ ይቅርታ የማይሰጠው ያገር ክህደት ነው። በስሙ የሚነገድበት በተለይም የትግራይና የኦሮሞ እንዲሁም የሌላውም ጎሳ ተወላጅ የሆነው ኢትዮጵያዊ አያት ቅድመአያቶቹ ተባብረው የገነቧትን አገሩን አፍርሶ የሌላ አገር ባለቤት መሆን እንደማይቻል አውቆ አስመሳይ ባንዳዎች ከሚጎነጉኑት የጥፋት መረብ እራሱን እንዲጠብቅና እንዲያርቅ እዬመከርን፤እስካሁን ድረስ በስሙ ለፈጸሙት ወንጀል ሕጋዊ እርምጃ እንዲወሰድባቸው ለፍትህ አካል አጋልጦ እንዲሰጥ ጥሪ እናቀርባለን። አጫሉን የገደለው አጫሉን በማሳሳት እጠቀምበታለሁ ብሎ ያሰበው ቡድን ለመሆኑ ማስረጃዎች እዬወጡ መሆናቸው ይሰማል።ያም ሆነ ይህ የማይካደው ነገር ህወሃት፣ኦነግና የኦነግ ቤተሰብ የሆኑ የፖለቲካ ቡድኖች ከግድያው ቅንብርና አፈጻጸም የራቁ ላለመሆናቸው እስከአሁን የተራመዱበት መንገድና አሰላለፍ ያረጋግጣል። በሥልጣን ላይ ያለው አካል ለአገር አንድነትና ሰላም፣ለሕዝብ አብሮነት፣ለፍትህ የቆመ ከሆነ በዬጊዜው የተፈጸሙ ወንጀሎችንና ፈጻሚዎቹን ሳይሸፋፍን በይፋ ለሕዝብ ገልጾ ሕጋዊ እርምጃ መውሰድ ይጠበቅበታል።የሕግን የበላይነት በተግባር ሊያረጋግጥ ይገባል።በጎሰኞች ገንዳ ውስጥ ከመዋኘት ወጥቶ በቁርጠኝነት የኢትዮጵያንና የኢትዮጵያውያኑን ጥቅም ሊያስከብር ይገባል እንላለን።ይህንን ለማድረግ ቁርጠኛ ከሆነና በተግባርም ካሳዬ የኢትዮጵያ ክፍላተሃገር ህብረት ከጎኑ ይሰለፋል። ለችግሩ መንስኤ የሆነው ሕገመንግሥት፣ የጎሳ ፖለቲካና የክልል አወቃቀር ተወግዶ በሰለጠነና በዘመነ ስርዓትና የክፍላተሃገር አወቃቀር መተካቱ ለዘለቄታው መፍትሔ ይሆናል ብለን እናምናለን። በተጨማሪም በአንድ ድንጋይ ሁለት ወፍ በሚል ስልት ለኢትዮጵያ አንድነት፣ለፍትህ፣ ለእውነተኛ ለውጥና ለዴሞክራሲ ስርዓት የሚታገሉትን ድርጅቶችና ግለሰቦች ጨምሮ ለማጥቃት የሚደረግ እንቅስቃሴ ቢኖር የምንቃወም መሆናችንን ለመግለጽ እንወዳለን።መንግሥት ከዚህም አይነቱ ድርጊት እንዲርቅ እናሳስባለን። በአገር ውስጥና በውጭ አገር የምንኖር ኢትዮጵያዊያን፣የፖለቲካ ድርጅቶችና የሲቪክ ማህበራት ያለንን ጥቃቅን ልዩነት ወደጎን አድርገን ለአደጋ የተጋለጠችዋን አገራችንን ለመታደግ፣የአባይን ግድብ ለማስፈጸምና የኮሮናን ወረርሽን ለመዋጋት የሚያስችል የጉልበት ፣የእውቀትና የገንዘብ አስተዋጽኦ እንድናበረክት ጥሪ እናደርጋለን።
ቦሌ ሚካኤል አካባቢ፣ በተለምዶ ጎርጎርዮስ አደባባይ ከሚባለው ስፍራ ወደ ጎተራ አደባባይ በሚወስደው መሀከለኛ መንገድ ላይ አንድ ግለሰብ ህይወቱ አልፎ ተገኝቷል። ማንነቱ ያልታወቀው ግለሰቡ ተገድሎ የተገኘው ወንዝ ውስጥ ሲሆን አምስት ሺ ብር ይዞ እንደነበር የሚናገር ጥቆማ ከዘገባ ጋር ተያይዞ ደርሶናል። በዘራፊዎች ጥቃት ሳይደርስበት እንዳልቀረ የሚናገሩት የአካባቢው ሰዎች፣ ህይወቱ እንዲያልፍ ምክንያት የሆነው በድንጋይ መመታቱ እና ድብደባ እንደደረሰበት የሚያመለክት ፍንጮች በድልድዩ አካባቢ መታየቱን ለጥርጣሪያቸው መነሻ እንደሆነም አስታውቀዋል። በአካባቢው ተደጋጋሚ ወንጀሎች እንደሚፈፀሙ የሚገልፁት ነዋሪዎች በተለይ ከቅርብ አመታት ወዲህ ሰዎች ከቀላል እስከ ከባድ የድብደባ ጉዳት እንደደረሰባቸው ይገልፃሉ። ይህንንም በአካባቢው ለሚገኙ የጸጥታ አካላት ሪፖርት ቢያደርጉም የመጣ ለውጥ እንደሌለ አስተያየት ሰጪዎቹ ይናገራሉ። ዘረፋ የተካሄደበት አካባቢ ለደህንነት እንደሚያሰጋ የሚናገሩት ነዋሪዎቹ፣ የነበሩት የመንገድ መብራቶች በተደጋጋሚ በመሰበራቸው ለዘረፋ እና ለጥቃት እንዲጋለጡ እንዳደረጋቻውም ተናግረዋል። ጥቃቱ የሚፈጸመው ትንሽ ትልቅ ሳይለይ እንደሆነም በአካባቢው ከሦስት በላይ ግድያዎች መፈጸማቸውን የሚገልጹት የአይን እማኞች አሁንም አስተማማኝ የሆነ ጥበቃ እየተደረገ እንዳልሆነ ይጠቅሳሉ። እስካሁንም የመንገድ ላይ መብራቶች ባለመሰራታቸው ጨለማውን ተገን በማድረግ የሚንቀሳቀሱ ዘራፊዎች የአካባቢው ነዋሪዎች ላይ ዘረፋ እና ድብደባ እየፈጸሙ ነው ሲሉ ነዋሪዎች እማኝነታቸውን ሰጥተዋል። ከዚህ ቀደም ድርጊቱ የተፈፀመባቸው ሰዎች በተደጋጋሚ ለፖሊስ ቢያመለክቱም መፍትሔ እንዳላገኙ ይገልጻሉ። ፖሊስም ወንጀልን ለመከላከል የተሻለ ሥራ መሥራት ካለመቻሉም በላይ ቦታው ህጋዊ የወንጀል መስሪያ ቦታ አድርጎ በመቁጠሩ ምክንያት ወንጀል ፈፃሚዎቹ ያለስጋት በየዕለቱ ሲዘርፉ ያመሻሉ። የጉዳቱ ሰለባዎች የደረሰባቸውን ጉዳት ቻል አድርገው ወደ ፖሊስ ጣቢያም ያልሄዱ አሉ። የአዲስ አበባ ፖሊስ በጉዳዩ ዙሪያ ምንም አይነት አስተያየት ከመስጠት ተቆጥቧል። በአዲስ አበባ በተለያየ መንገድ የሚደረጉ ዘረፋዎች እያማረራቸው እንደሆነ የከተማዋ ነዋሪዎች ሲገልጹ ይሰማል። የዘረፋ መንገዶቹ አይነታቸውን በየጊዜው በመቀያየራቸው ለዘረፋ መጋለጣቸውን የሚጠቅሱት አስተያየት ሰጪዎች በከተማዋ ፖሊስ ላይ እምነት እንደሌላቸውም ይናገራሉ። ምክንያታቸው ደግሞ ‹‹ተዘረፍን ብለን ለፖሊሶች ስናመለክት፣ ተስማሙ አሊያም ራሳችሁን ጠብቁ ይሉናል›› በማለት ተገቢው የህግ ከለላ እንደማይደረግላቸው ተናግረዋል። ከዚህ ቀደምም በከተማዋ በባለ ሁለት እግር ተሽከርካሪ (ሞተር) የታገዘ ዘረፋ ይደረግ እንደነበር የሚታወስ ነው። ይህን ችግር ለመቅረፍ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከከተማዋ የፀጥታ አካላት ጋር በመተባበር የባለ ሁለት እግር ተሽከርካሪዎች ላይ እንቅስቃሴ የመግታት እርምጃ በመውሰዱ ችግሩን ለመቅረፍ ችሏል። ነገር ግን አሁንም በተለያዩ ዘዴዎች ሰዎችን መዝ,ረፍ እና ጉዳት ማድረስ እየተከሰተ መሆኑን የሚጠቅሱት ነዋሪዎች ፖሊስ ጥብቅ ክትትል በማድረግ የዜጎችን ደህንነት ማስከበር አለበት በማለት አስተያየት ሰጥተዋል። እንከን የማያጣው የጋራ መኖሪያ ቤቶች እጣ የቤት እድለኞች ከሆኑ የ40/60 የጋራ መኖሪያ ቤት እድለኞች መካከል አስፈላጊውን ሂደት ቢያሟሉም ቤቶቹን መረከብ እንዳልቻሉ አንዳንዶች እየተናገሩ ነው። ቤቶቹ መገናኛ አካባቢ ከገቢዎች ሚንስቴር አጠገብ የሚገኙ ሲሆን አስፈላጊው መሰረተ ልማት የተሟላ ቢሆንም ለመንግስት ባለስልጣናት ሶስተኛው ወለል ተሰጥቶ ለሌሎች እድለኞች ግን እንዳልተላለፈ ቅሬታ አቅራቢዎች ተናግረዋል። የካቲት 27 ቀን 2011 ዓ.ም. የወጣው የ40/60 የጋራ መኖሪያ ቤት እጣ ከ18 ሺህ በላይ የሚሆኑ የአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪዎችን ባለእድል ማድረጉ ይታወሳል። ነገር ግን፣ የቤት እድለኞቹ እስካሁን መረከብ እንዳልቻሉ እየገለጹ ይገኛሉ። በጋራ መኖሪያ ቤት ውስጥ ባለስልጣናት መኖር መጀመራቸውን ያስተዋሉት እድለኞቹ ‹‹ለእኛ ለምን አልተላለፈም?›› ሲሉ የተሰማቸውን ቅሬታ ይገልጻሉ። ከዚህ ቀደም ሙሉ ክፍያ ፈጽመው እየተጠባበቁ የሚገኙ እድለኞች በወቅቱ ሳይተላለፍላቸው በመቅረቱ ቅሬታ ማሰማታቸው ይታወሳል። በወቅቱ መንግስት ለግንባታ ያወጣሁት ወጪ ተጨማሪ ስለሆነ የክፍያ ማሻሻያ አድርጊያለሁ ማለቱ እንዳስቆጣቸው የቤት እድለኞቹ መቃወማቸው ይታወሳል። የአዲስ አበባ ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ ኡማ በቅርቡ በመገናኛ ብዙሃን ቀርበው እጣው ከወጣላቸው እድለኞች ውስጥ ቤት ያልተላለፈላቸው ከዘጠኝ ሺህ አይበልጡም ማለታቸውን ተከትሎ በርካታ ቅሬታ አቅራቢዎች አቤቱታ ማሰማታቸውን መዘገባችን ይታወሳል። በወቅቱም፣ ከቤቶች ልማት አስተዳደር ቢሮ ሐላፊ ኢንጂነር ሰላማዊት ዳምጠው ጋር ባደረጉት ውይይት መረጃው የተሳሳተ መሆኑን እና ጉዳዩን ለመቅረፍ እንደሚሞከር መናገራቸው ይታወቃል።
አገራችን ከምትታወቅባቸው መልካም ዕድሎች መካከል አትሌቲክስን መሠረት ያደረገው የስፖርት ቱሪዝም አንዱ ነው፡፡ ይህን መልካም ዕድል ወደተሟላ አገር አቀፍ ስኬታማነት ለመቀየር እንዲረዳ ቦቆጂን ማዕከል ያደረገ አገር አቀፍ ፕሮግራም ለማካሔድ ዝግጅት በመደረግ ላይ ነው፡፡ በኦሮሚያ ክልል በአርሲ ዞን የምትገኘው ቦቆጂ፣ ኢትዮጵያ በዓለም አቀፍ የአትሌቲክስ ውድድር ከፍ ብላእንድትጠራ ያስደረጉ ስመጥር ዓለም አቀፍ አትሌቶች ፡- ኮማንደር ደራርቱ ቱሉን፣ ቀነኒሳ በቀለን እናጥሩነሽ ዲባባን ያፈራች ከተማ መሆኗ፤ አትሌትክስን ለማበረታታት እናከተማዋን የቱሪስት መዳረሻ ለማድረግ የበለጠ ተመራጭ ያደርጋታል፡፡ የኢፌዲሪ ቱሪዝም ሚኒስቴር ከታላቁ ሩጫበኢትዮጵያ ጋር በመተባበር ‘’ኢትዮጵያ ትሮጣለች’’ በሚል መሪ ቃልበቦቆጂ ከተማ ግንቦት 6 እና 7 ቀን 2014 ዓ.ም የአትሌቲክስ ስፖርት ውድድር ያካሂዳል፡፡ የዝግጅቱ ዋና ዓላማ የስፖርት ቱሪዝምን፣ በተለይም የአገር ውስጥ ቱሪዝምን ለማስፋፋት፣ የእውቅ ዓለም አቀፍ አትሌቶች መፍለቂያ የሆነችውን ቦቆጂ ከተማን ለማስተዋወቅ እና ከተማዋ እንድትነቃቃ በማድረግ ለአዳጊ አትሌቶች ጥሩ የመወዳደሪያ መድረክ ለመፍጠር ነው፡፡ ምዝገባ ከአዲስ አበባ ለውድድሩ ለመሄድና ለመመዝገብ ለሚፈልጉ በታላቁ ሩጫ በኢትየጵያ ቢሮ፤ አለም ህንፃ 5ተኛፎቅ መመዝገብ ይችላሉ፡፡ የተራራ መውጣትና ሳይክል መንዳት ውድድር ሙሉመረጃ ማግኘት ከፈለጉ https://go.simienecotours.com/ridetherift
ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በኢትዮጵያ የሁለት ቀናት ይፋዊ የስራ ጉብኝት በማድረግ ላይ የሚገኙት አዲሷ የአውሮፓ ህብረት ኮሚሽን ፕሬዝዳንት ኡርስላ ቮን ደር ለየንን በፅህፈት ቤታቸው ተቀብለው አነጋግረዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩና የኮሚሽኑ ፕሬዝዳንት የቆየውን የኢትዮጵያና የአውሮፓ ህብረት ግንኙነት ይበልጥ ማጠናከር በሚቻልበት ጉዳይ ላይ መክረዋል፡፡ በዚሁ ወቅት በኢትዮጵያ እና በአውሮፓ ህብረት ኮሚሽን መካከል የ170 ሚሊየን ዩሮ ድጋፍ ስምምነት ተፈርሟል፡፡ የድጋፍ ስምምነቶቹ በአራት የተለያዩ ዘርፎች የተፈረሙ ሲሆን የኢ.ፌ.ዲ.ሪ. የፋይናንስ ሚኒስትር አቶአህመድ ሽዴ እና የ አውሮፓ ህብረት ኮሚሽን የዓለም-አቀፍ ትብብር ኮሚሽነር ዩታ ኧርፒላይነን ናቸው የተፈራረሙት በስምምነቱ መሰረት የአውሮፓ ህብረት ባጠቃላይ ለኢትዮጵያ ከሚያደርገው የ170 ሚሊየን ዩሮ ድጋፍ፣ 100 ሚሊዮን ዩሮው ኢትዮጵያ ከጎረቤት ሀገራት ጋር ያላትን የንግድና ኢኮኖሚ ትስስር ለማሳደግ ቁልፍ ለሆኑ የኢኮኖሚ ማሻሻያ ፕሮግራሞች፣ በተለይም ለትራንስፖርት እና ሎጂስቲክ ዘርፍ፣ የሚውል ነው ተብሏል፡፡ 50 ሚሊዮን ዩሮው ደግሞ ለጤናው ዘርፍ ማሻሻያ የሚውል ሲሆን፣ 10 ሚሊዮን ዩሮው ለቀጣዩ ሀገራዊ ምርጫ ስኬታማነት ለምርጫ ቦርድ ማጠናከሪያ፣ ቀሪው 10 ሚሊዮን ዩሮ ደግሞ ለስራ እድል ፈጠራና ኢንቨስትመንት ዘርፍ ድጋፍ የሚውል ነው፡፡ የአውሮፓ ህብረት ኮሚሽንን በፕሬዝዳንትነት ለመምራት ከተሰየሙ አንድ ሳምንት እንኳን ካልሞላቸው ኡርስላ ቮን ደር ለየን ጋር በነበራቸው ቆይታ ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የእንኳን ደስ ያለዎት መልእክታቸውን አስተላልፈዋል፡፡ የአውሮፓ ህብረት፣ የዛሬውን ጨምሮ፣ ለኢትዮጵያ ስለሚያደርገው ዘርፈ ብዙና የማያቋርጥ ድጋፍ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ምስጋናቸውን አቅርበው፣ በተደረሰው ስምምነት መሰረት በህብረቱ ኮሚሽን የተደረገው ድጋፍ ሃገር በቀል ማሻሻያውን በቀጥታ ለማገዝ እንደሚውልም ገልጸዋል፡፡ የአውሮፓ ህብረት ኮሚሽን ፕሬዝዳንት ኡርስላ ቮን ደር ለየን በበኩላቸው “የህዝብን ጥቅም በማስቀደም ጽናትና ራዕይ ካለ ከጎረቤት ሀገራት ጋር ሰላም መመስረት እንደሚቻል በማሳየት ኢትዮጵያ ለመላው አህጉር (ለአፍሪካ) እና ከዚያም ባሻገር ተስፋ የፈነጠቀች ሀገር ናት” ሲሉ ተናግረዋል፡፡ ህብረቱ ለኢትዮጵያ እና ህዝቦቿ በቀጣይነትም ዘላቂ ድጋፍ ለማድረግ ቁርጠኛ መሆኑንም ተናግረዋል፡፡ ከአውሮፓ ህብረት ኮሚሽን የተገኘው መረጃ እንደሚያመለክተው ኢትዮጵያ በምስራቅ አፍሪካ መረጋጋት እና የኢኮኖሚ ትስስር ለመፍጠር የመሪነት ሚና እየተወጣች እንደሆነ የገለጹት ደግሞ በህብረቱ በኩል የድጋፍ ስምምነቱን የፈረሙት የአውሮፓ ህብረት ኮሚሽን የዓለም-አቀፍ ትብብር ኮሚሽነር ዩታ ኧርፒላይነን ናቸው፡፡ ፕሬዝዳንቷ ከጠቅላይ ሚንስትር ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ ጋር በመሆን የአንድነት ፓርክንም ጎብኝተዋል። ከአውሮፓ ውጭ ጉብኝት ሲያደርጉ የመጀመሪያቸው የሆነው የአውሮፓ ህብረት ኮሚሽን ፕሬዝዳንት ኡርስላ ቮን ደር ለየን ከአፍሪካ ህብረት አቻቸው ሙሳ ፋኪ ጋርም ተወያይተዋል፡፡ በውይይቱ ወቅት ባደረጉት ንግግር ሁለቱም ህብረቶች ሰላምና የኢኮኖሚ እድገትን የመሳደግ እና ማዳበር ዓላማን አንግበው የተመሰረቱ መሆናቸውን በማውሳት፣ ለዚህ ስኬታማነትም አንድነት ትልቁ መሳሪያ ነው ብለዋል፡፡ የአውሮፓ ህብረት የጋራ ጥቅምን መሰረት ባደረገ የትብብር መንፈስ ከአፍሪካ ህብረት ጋር ይበልጥ ተቀራርቦ እንደሚሰራም ገልጸዋል፡፡ በፖለቲካዊ፣ ኢኮኖሚያዊ፣ የአየር ንብረት ለውጥ፣ ቴክኖሎጊ እና መሰል ዘርፎች በትብብር እንደሚሰሩም ነው የተናገሩት፡፡ የአውሮፓ ህብረት በተለያዩ መስኮች ለአፍሪካ የሚያደርገውን ድጋፍ ያደነቁት የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ፕሬዝዳንት ሙሳ ፋኪም ህብረቱ ከአውሮፓ ህብረት ጋር በትብብር መስራቱን አጠናክሮ እንደሚቀጥል ተናግረዋል፡፡ አፍሪካ እና የአውሮፓ ህብረት ጠንካራ ግንኙነት ያላቸው ሲሆን ካጠቃላይ የአፍሪካ የወጪ ንግድ 36 በመቶው ከህብረቱ አባል ሀገራት ጋር የሚፈጸም ነው፡፡ ከአውሮፓ ህብረት የውጭ ቀጥተኛ ኢንቨስትመንት 40 በመቶው ወደ አፍሪካ የሚመጣ እንደሆነ የኮሚሽኑ መረጃ ያመለክታል፡፡ ህብረቱ በየአመቱ በአማካይ 22 ቢሊዮን ዩሮ የሚገመት የልማት ድጋፍ ለአፍሪካ እንደሚያደርግም እንዲሁ፡፡ እንደ ሀገር ኢትዮጵያ ደግሞ ከአውሮፓ ህብረት ቀንደኛ አጋሮች መካክል የምትጠቀስ ሀገር ናት፡፡ ከቅርብ ጊዜያት ወዲህ ደግሞ ኢትዮጵያ የምታከናውናቸው ሪፎርሞች የሁለቱ አካላት ግንኙነት ይበልጥ እንዲጎለብት ማድረጉ ይታመናል፡፡
በአፍጋኒስታንካቡል አውሮፕላን ማረፊያ አቅራቢያ ዛሬ የቦምብ ፍንዳታ መድረሱና ቁጥራቸው ባልታወቁ ሰዎች ላይ ጉዳት ማድረሱን የአሜሪካ መከላከያ ሚኒስቴር፣ ፔንታገን፣ ዛሬ በሰጠው መግለጫ አስታውቋል፡፡ የፔንታገንቃል አቀባይ ጆን ከርቢ በሰጡት መግለጫ፣ ፍንዳታው የደረሰው፣ አቢ በር እየተባለ ከሚጠራው የካቡል አውሮፕላን ማረፊያ አቅራቢያ ነው፡፡ ቦታው አፍጋኒስታን ታሊባንን ከተቆጣጠረ በኋላ አገሪቱን ለቀውለመውጣት የሚሞክሩ በሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎች ሰሞኑን የሚሰብሰቡበት መሆኑን ቃል አቀባዩ ተናግረዋል፡፡ የታሊባንከፍተኛ ባለሥልጣን ለቪኦኤ እንደተናገሩት፣ ፍንዳታው የደረሰውአንድ አጥፍቶ ጠፊ፣ ከአውሮፕላን ማረፊያውውጭ፣ ሴቶችን ጨምሮበርካታ ሰዎች በተሰባሰቡበት ቦታ፣ ራሱንበማፈንዳቱ መሆኑን ተናግረዋል፡፡ የመረጃምንጮች ለቪኦኤ እንደተናገሩት፣ ሌላ ሁለተኛፍንዳታም ከአውሮፕላን ማረፊያው 200ሜትር ርቀት ላይ ከሚገኘው ባረን ሆቴል አቅራቢያ፣ መፈንዳቱን ገልጸዋል፡፡ ስለፍንዳታው ተጨማሪ ማብራሪያ ያልተሰጠ ሲሆን፣ እስካሁን ኃላፊነቱንየወሰደ ወገንም የለም፡፡ እንግሊዝና አውስትራሊያን ጨምሮ ምዕራባዊያን መንግሥታት፣ዛሬ ሀሙስ፣ በአውሮፕላንማረፊያው አቅራቢያ የሽብር ጥቃት ሊኖር እንደሚችል በመግለጽ፣ ከአገር ለቀውለመውጣት በቦታው የተሰባሰቡ ሰዎች፣ ሌላሰላማዊ ወደ ሆነ ቦታ እንዲወሰዱ ሲያስጠነቅቁ መቆየታቸውም ተመልክቷል፡፡ በፍንዳታውጉዳት የደረሰብቸው በርካታ ሰዎች፣ ቀደም ሲልፈንጅዎችና የጦር ጉዳት የደረሰባቸውቁስለኞች ወደ ሚታከሙበትና፣ መንግሥታዊ ባልሆነ የዓለም አቀፍ ተቋማት ባለቤትነት ይተዳደር ወደ ነበረው ሆስፒታል፣ መወሰዳቸው ተመልክቷል፡፡ የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚደንት ጆ ባይደን በጉዳዩ ላይ ከጸጥታ ባለስልጣኖቻቸው ጋር ስብሰባ አድርገው መወያየታቸውን ዋይት ሃውስ አስታውቁዋል። በተከታታይም ገለጻ ይደረግላቸዋል ብሏል፡፡ የአሜሪካየውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አንተኒ ብሊነክን፣ ትንናት በሰጡትመግለጫ ደግመው እንደተናገሩት፣ ዩናይትድ ስቴትስበአፍጋኒስታን ከእስላማዊ ቡድን ደጋፊዎች ሊመጡ የሚችሉ አደጋዎችን አሜሪካ እያየች ነው ማለታቸው ይታወሳል፡፡
By God's grace I will bring you real life testimonies. Hearing, seeing, reading the works of God will uplift ur spirit. COMING UP... ም ስ ክ ር ነ ት ቀጥሎ ያለውን ምስክርነት ያገኘሁት ከዛሬ ሶስት ዓመት በፊት ጌሴም የሚባል የክርስቲያን መፅሄት ላይ ነው። መፅሄቱ አሁንም በገቢያ ላይ አለ። ምስክርነቱን በሁለት ክፍል የማቀርበው ሲሆን ማናቸውም ጥያቄ ወይንም አስተያየት መጨረሻ ላይ በምለጥፈው አድራሻ መሰረት ማቅረብ ትችላላችሁ። ያለአንዳች እርማት ምስክርነቱ እነሆ… ክፍል አንድ ልጅነትን ሳላውቀው አደግሁ፡- ሰው በዘመኑ የሚያልፍበት ጎዳና የተለያየና ውስብስብ ነው ለአንዱ ሁሉ ቀላል ሲሆን ሌላው ወደር የሌለው መከራ ውስጥ ይጓዛል። ሁሉን አስችሎ የሚያሳልፍ ግን እግዚአብሄር በዙፋኑ ላይ አለ። ይህንን ያልነው ከእናቷ ማህፀን ጀምሮ የስቃይ ሰለባ ስለነበረችውና ለእርሷ የተገለጠውን የእግዚአብር የማዳን እጅ መናገር ወደን ነው። ቤተልሄም አበበ ቀይ መልከ መልካም ወጣት ነች። ኮልፌ ቃለ ሕይወት ቤተክርስቲያን የሚገለጠውን የእግዚአብሔርን ጣት ለማየት በሄድንበት ጊዜ ነበር ያገኘናት። የእግዚአብሄር ሰው መጋቢ መስፍን ሙሉጌታ በአስምና ጨጓራ ህመም ለሚሰቃዩ ሰዎቸ ለመፀለይ ደረክ ጠቷቸው ከተደረደሩት ሰዎች መካከል የሁላችንን ስሜት የሳበው ከአይኗ አልፎ አንገቷ ድረስ የሚወርደው የቤተልሄም እንባ … ነበር። የደስታ እንባ… ከውስጥ …ከልብ ፍንቅል ብሎ የወጣ መሆኑ ያሳብቃል… በእውነት የእግዚአብሄር ጣት እንደነካት ከፊቷ ላይ የሚነበበው ስሜት ፍንትው አድርጎ ያሳያል። ምን ሆና ይሆን? የሚል ጥያቄ በሚያይዋት ሁሉ ልብ እንዳለ እርግጥ ነው። ድንገት ፓስተሩ "ልጄ ጌታ ምን አደረገልሽ?" አላት። እየተንሰቀሰቀች መናገር ጀመረች። ጉባኤው በእልልታና በጭብጨባ አጀባት። ስለሆነላት የብዙዎች ዓይን በእንባ ረጠበ። ይህንኑ ፎቶግራፍ አንስተን ባለፈው እትማችን የፊት ገፅ ላይ ከመጋቢ መስፍን ጋር አውጥተን ነበር። ዛሬ ሙሉ አስደናቂ ምስክርቷን ይዘን አሁን መጥተናል።ተከታተሉት። "ቤተልሄም አበበ እባላለሁ። 1979 ዓ.ም ደብረዘይት ከተማ ተወለድኩ። የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርቴን ቤተልሄም በሚባል የሚሽኖች ትምህርት ቤት መማር ጀምሬ ቤተሰቦቼ ትምህርት ቤቱ የክርስቲያኖች መሆኑን ሲሰሙ በአስቸኳይ ከዚያ አስወጥተውኝ ህብረት የሚባል የመንግስት ትምህርት ቤት እንድገባ ተደረግሁ። ምክንያቱም ቤታችን አጋንንት አምላክ ተደርጎ ይመለክ ስለነበር ነው።" ብላ ትክዝ አላት። ያለፈ አስከፊው የሂወት ውጣ ውረዷ ትዝ አላት። መራራና ዘግናኝ ቀኖቿ በፊቷ ተደረደሩ። ዛሬ ላይ በድል አድራጊው ጌታ የተዋረደውን የዲያቢሎስ ስራ የጨለማውን ስራ ግለጡት እንዲል ልታጋልጠው ትተርክልን ጀመር። "ከውልደቴም እኔ እንድወለድ አልተፈለገም ነበር። እናቴ ስትነግረኝ እንደተረገዝኩ ሀብሏን ሽጣ እኔን ለማስወረድ መድሀኒት ወስዳ አልተሳካላትምና ፅንሱ አድጎ በመወለጃዬ ጊዜ በአዋላጆች ምክንያት ብዙ ደም ስለፈሰሳት እናቴ ወዲያው ወደ ሆስፒታል ሄዳ በብዙ ጭንቅ እንደተወለድኩ አጫውታኛለች። ከተወለድኩ ኋላ አባቴ "ስወስን" የሚል ስም አወጣልኝ። በወቅቱ አባቴ ለምን ይህን ስም እንዳወጣልኝ፤ ምን እንደተወሰነ አላውቅም። ነገር ግን የመንፈስ አሰራር እንዳለበት አስባለሁ። የአባቴ ቤተሰቦቹ ያወጡለት ስም አበበ ሲሆን መንፈሱ የሚጠራው "ወሎ በላ" ብሎ ነው። ያ ከልጅነቱ ጀምሮ እራሱን የቻለ ታሪክ ለው። እናቴ ግን ስሜ በጣም ስላስጠላት አንዴ ማህሌት አንዴ ኢየሩሳሌም ቢሉኝም ሊዋጥላት አልቻለም። እቤታችን በፍፁም መፅሐፍ ቅዱስ ማንበብ አይቻልም። አንድ ቀን ግን በሚገርም ሁኔታ መፅሐፍ ቅዱስ ስታነብ ኢየሱስ ክርስቶስ የተወለደበትን ከተማ አገኘችና ያንን ስም ስለወደደችው "ቤተልሄም" የሚል ስም እንዳወጣችልኝ ነግራኛለች። አባቴ በወቅቱ ባይቃወምም እያደኩ ስመጣ ግን ለእኔ ያለው ጥላቻ ይሄ ነው የሚባል አልነበረም። ሰበብ እየፈለገ በጭካኔ ይደበድበኝ እጅግም ያሰቃየኝ ነበር የኔ ስቃይ ለጎረቤቶቼ ሁሉ ስቃይ እስኪሆን መራራ ነበር። "አንቺ የእናትሽ ልጅ አባትሽን ፈልጊ እኔ አባትሽ አይደለሁም" ይላል። ቡና አፍልቼለት የተለያየ ነገር አድርጌ ላስደስተው እሞክራለሁ። ግን እንደሌሎች እህቶቼና ውንድሞቼ በጥሩ ፊት አይቀበለኝም። በቤታችን ውስጥ የሚመለኩት አጋንንቶች የየራሳቸው ቀኖች አሏቸው። ረቡዕ ሐሙስ ማክሰኞ እና እሁድ የተለዩ ቀኖች ናቸው። በተለይ ረቡዕ "ሼህ አንበሶ" የሚባል መንፈስ ይመለካል። ከዚህ በተጓዳኝ ደግሞ አዳልሞቴ፣ ወሰንጋላ፣ ብር አለጋ የሚባሉ መናፍስቶች በቤታችን ይመለኩ ነበር። ለእነሱ ብቻ የተለየ ቤት ነበራቸው። አባቴ እዚያ ውስጥ ሆኖ ነበር የሚያመልከውና ቡና የሚያፈላው። እዚያ ቤት የሚገባው ሰው መንፈሱ የወደደው በተለይ ልጃገረድ ወይም ያላገባች ሴት መሆን አለባት። ከልጅነቴ ጀምሮ የማየው ነገር ቤታችን ውስጥ ማንም ዝም ብሎ አይደለም የሚገባው የሚደረገው ነገር ሁሉ ምክንያት አለው። የተለያዩ ስርዓቶች አሉ። ለምሳሌ አባቴ የተለያዩ ቅጠሎች ሰንሰል፣ የምድር እንቧይ፣ ግራዋ የሚባሉ ሌሎችም ስማቸውን የማላውቃቸው ቀጠላ ቅጠሎች አንድ ላይ ተጨፍጭፈው በእሱ እግራችንን ተለቃልቀን ነው የምንገባው። አባቴ ግን ገላውን ታጥቦበት ነው የሚገባው። ሌላው ሴት ልጅ የወር አበባ ላይ ከሆነች ቡና የሚያፈላው ሰው በር ላይ ሆኖ ሲኒ ለሲኒ ሳይነካካ በሌላ እቃ ተገልብጦላት ነው የሚጠጣው እንጂ እቤት ውስጥ እናቴም እንኳን አትገባም። እንዲሁም አንዳንድ ሰዎች ከምንጃር፣ ከጎጃም፣ ከአዲስ አበባ ብዙ ሰዎች በዝምድና መልክ የሚመጡ ነበሩ። በኋላ ስረዳ ከመንፈሱ ጋር ያላቸው ትስር ነው እንጂ ምንም ዝምድና የለንም። መፍትሄ ፍለጋ ብለው ብዙ ሰዎች ይመጡ ነበር። በሌላ አነጋገር አባቴ ጥንቆላ ስራ ተሰማርቶ ነበር ማለት ነው። እኔ ገና ከብላቴንነቴ ጀምሮ ለመንፈሱ የተሰጠሁ ብሆንም በውስጤ የምረዳውን ነገር የመናገር አቅም አልነበረኝም። አባቴ ደግሞ ለምን እንደሆነ አላውቅም እጅግ ይጠላኝ ነበር" ብላ ፀጥ አለች። በመካከላችን ጥቂት ዝምታ ሆነ። ደረሰባትን በደል እያስታወሰች እንባ በአይኖቿ ግጥም አለ። እልህ እየተናነቃት እንደምንም ትንፍስ አለች። "አንድ ቀን ሊያስገርፈኝ የሚችል አንዳች ጥፋት አልነበረም በአባቴ ውስጥ ያለው መንፈስ ደሜን ፈልጎ አባቴን አስነሳው። በፍርድ ቤት ሊያስፈርድበት የሚችል የድብደባ ወንጀል ፈፀመብኝ። ጠዋት ሁለት ሰዓት መግረፍ የጀመረ ስምንት ሰዓት ነበር ያቆመው። ያለማቋረጥ ለስድስት ሰዓት መግረፍ የጀመረ ለስድስት ሰዓት ያህል ደበደበኝ። ብዙ ደም ስለፈሰሰኝ ልብሴ በደሜ ርሶ ከሰውነቴ ጋር ተጣበቀ። ብዙ ሰዎች እናቴን ለምን አትከሽውም ሲሏት እሷ ግን "ለአንድ ለመድሀኒያለም ሰጥቻለሁ" ነበር የምትለው። በአባቴ ምክንያት እናቴ ብዙ ተጎድታለች። ለስሙ ሚስቱ ትባል እንጂ እሱ ያለገደብ ከብዙ ሴቶች የሚሴስንና ለእናቴ አክብሮት ያልነበረው ሰው ነበር። የቤታችን የመጀመሪያ ልጅ ስለሆንኩ ከታናሽነቴ ጀምሮ የስራ ጫና እኔ ላይ ስለሆነ በጣም እጎዳ ነበር። መካደም አለ፣ ቡና ማፍላት፣ ሌላው ቀርቶ የቤቱ ስርዓት ብቻ አስመርሮ ከቤት የሚያስወጣ ነው። ስንቀመጥ እግራችንን አቆላልፈን ነበር የምንቀመጠው። በዚያ ውስጥ ሁሉ እግዚአብሔር ለራሱ ዓላማ ስለፈለገኝ ትዕግስትን ሰጥቶ በሕይወት አኖረኝ። ቤታችን ውስጥ የሚደረገውን አምልኮ ለመግለፅ የሚከብድ ነበር። አንዳንዴ አባቴ እያመለከ መልኩ ይለዋወጥ ነበር። ጫት መቃም ይተውና ግራዋ ይቅማል። በዚህ እኛ በጣም ነበር የምንቸገረው። ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያንን ያስቆረቆረ ነው። ሌሊት ሄዶ ደውል የሚያስደውለው እሱ ነው። ብዙ ቄሶች እኛ ቤት ይመጣሉ። ተጋብዛው ዳዊት ደግመው ነው የሚሄዱትና "እንደአባትሽ አይነት ጥሩ ሰው የለም" ይሉኛል። በመጥፎ ድርጊቱ ማውቀውን አባቴን መልዓክ ሊያደርጉልኝ ይጥራሉ። እኔም በሀይማኖተኝነት የምታማ አልነበርኩም። እህል ሳልቀምስ እስከ ዘጠኝ ሰዓት ቆሜ የማስቀድስ ነበርኩ። ቤተክርስቲያን ስንሄድ በስመ አብ ወልድ እንልና ስንመለስ ደግሞ "አሻዱ አላህ" ነው የምንለው። አባቴም "አዩ ሞሚና እናታችን" እያለ የአርሲዋ እመቤት የሚላትን አጋንንት ሲለማመን ያድራል። መንፈሱ ሲወርድ በአባታችን ላይ ሆኖ ከሳቀ ነገር አለ ማለት ነው። ከሳቀ ሰው ሊሞት ይችላል። እንደውም በዚያን ሰዓት ቢመርቅ ጥሩ ነው ይባላል። እኛ ቤት የተለያዩ መድሀኒቶች ይቀመሙ ነበር። ለምሳሌ ስራይ /ሰው መድሀኒት ሲያደርጉባቸው መፍትሄ ብለው ሃውዛ የሚባል ጫት ይቀቀልና ውሃው አድሮ ለዚያ ሰው ተሰጥቶት ከጠጣው በኋላ ከውስጡ ትላትል ይወጣል መንፈሱ ይህንን ያደርግ ነበር። ሌላው እጅን የመጫን ፕሮግራም አለ ይህ ማለት ጭፍራውን አስወጥቶ አለቃውን ማስገባት ነው። እኔ እያደኩኝ ስመጣ "ፊት እንዳታስመቺ" ስለምባል ሰው ቀና ብዬ አላይም ነበር። አባታችንን እንኳ ሙሉ ለሙሉ አናየውም። አንደኛ ቁጣው ያስበረግገናል፣ ሌላው ያስፈራል ልናየው አንችልም። ከደብረዘይት ከመውጣታችን በፊት ስምንተኛ ክፍል እስክደርስ ድረስ ሰውን ቀና ብዬ አላይም። በዚህ ምክንያት ብዙ ጊዜ ከስልክ እንጨት ጋር እጋጫለሁ። ብዙ ወንዶች ይቀርቡኛል ግን በቀረቡኝ ቅፅበት ይለዩኛል። ይህ የመንፈሱ አሰራር ነው። ከመዋዕለ ህፃናት ጀምሮ እስከ አስረኛ ክፍል እስክደርስ ድረስ ጓደኛ አልነበረኝም። አንባቢው የልጅነት ጊዜዬን በእንዴት አይነት ብቸኝነት እንዳሳለፍኩ ሊገምት ይችላል። በእንዲህ አይነት ሁኔታ ለብዙ ዓመት ቆየሁ። አባቴንም በታማኝነት ነበር የማገለግለው። አንድም ቀን የሚያስገርም ነገር ኖሮኝ ባያውቅም እርግማንና ዱላ ተይተውኝ አያውቁም። እናትና አባታችን አንድ ግቢ ውስጥ ቢኖሩም ተለያይተው ስለነበር አንድ ግቢ ሆነን እናታችን ክፍል የምንሄደው እሁድ እሁድ ብቻ ስለነበር ስለምንናፍቅ ድንገት እናመሻለን። አንድ ቀን እናታችን ጋር አምሽተን በአጋጣሚ እሱ መጣና ግቡ አለን። እናቴን በጣም ስለምወዳትና በተጨማሪም እሱ ስላስመረረኝ "ለምን ግቡ ትለናለህ?" ስለው በጣም ተናደደ። ድንጋይ እየወረወረ አባረረኝ። ግቢያችን ሰፊ ነው ያንን ግቢ ዙሪያውን ሁሉ ነው ያስሮጠን። በኋላ ግን ያዘኝና እቤት አስገብቶኝ በአሰቃቂ ሁኔታ ገረፈ። ሰውነቴ ሁሉ አብ ስለነበር መነቀሳቀስ አልቻልኩም። በፍልጥ ነበር የመታኝ ሌላው በጣም ሀይለኛ አለንጋ ነበረው። እንደዚህ አይነት አለንጋ እስካሁን ድረስ አላየሁም። ሳስበው ከመንፈሱ ጋር ውርርስ ነበረው። ብዙ ጊዜ በሱ ሲገርፈኝ ሞተች ተብሎ ሆስፒታል እስኪወስዱኝ እደርስ ነበር ግን እዚያ ስደርስ ደህና ሆኜ እገኛለሁ። በዚህ ምክንያት ዶክተሮቹ ይቆጡ ነበር። አንገቴ ላይ ክታብ ነበር። እንዲሁም ከጦጣ ቆዳ የተሰራ ወገቤ ላይ የታሰረ ነበር። ያእኔ እንድድን ሳይሆን እስከመጨረሻው ልጅ እንዳልወልድ የተደረገ ነገር ነበር። ከተለያየ ቦታ እኛ ቤት ሰዎች ሲመጡ ለአባቴ አንዳንዶቹ ብር ሌሎቹ በግ እንዲሁም ኩንታል ጤፍ ይዘው ሲመጡ ይቀበላቸው ነበር። መንፈሱ ግን በነፃ አገልግል ነበር የሚለው። በዚህ ምክንያት ከመንፈሱ ጋር ይጣሉ እንደነበር አስታውሳለሁ። ከዚያ ኋላ አባቴ ለአራት ዓመት በሳንባ ህመም ታመመ። ታሞ የሚደረገው ነገር አይቀርም። አሞሀል ብሎ መንፈሱ አያዝንለትም። አንዳንድ ጊዜ ሀሙስ ቆሞ ውሎ አድሮ ቅዳሜ የሚቀመጥበት፣ ጊዜ አለ። ይቅማል፣ ጀለቢያ ይለብሳል፣ መቁጠሪያ አለው ይቆጥራል ቡና የሚፈላው አርባ ሲኒ በሚይዝ ትልቅ ረከቦት ነው። እዚህ ሲቅም "አቦል ጀባ ቃ ጀባ" እየተባለ ለመንፈሱ እተሰገደ ነው የሚመለከው አንዳንድ ጊዜ እፈታተነዋለሁ። ግቢያችን ውስጥ ሁለት ውሾች አሉና አባቴ በቂቤ የታሸ በሶ ይሰጠኝና ለውቹ እጆቼን አጠላልፌ እንድሰጥ ሲያዘኝ እሺ ብዬ በልቼው ነው የምገባው። ለመንፈሱ የሚሰራው ስራ በጣም አድካሚ ነው። ኑግ ዘይቱ እስኪወጣ ይወቀጣል። አስር ዓይነት ቆሎ ይዘጋጃል መስዋዕት ይደረጋል። እንዲሁም ጥፍጥሬ ተጫጭሶ ነው የሚገባው። ያ ካልተጨሰ ግቢያችን ውስጥ ያሉት እባቦች ያፏጫሉ። በነገራችን ላይ እባቦች በግቢያችን ይኖራሉ። አባቴም ከእነሱ ጋር ያወራ ነበር። በዚህ ሁኔታ ውስጥ እያለን ከአባቴ ጋር እየተጣላን እየተካረርን መጣን። አንድ ጊዜ እናቴ እህቷ ጋር ሄዳ መኖር ጀመረች። እዚያ የአክስቴ ልጅ አስም ነበረበትና ጴንጤዎች ጋር ሄዶ ይፈወስ ተብሎ ቤተክርስቲያን ወሰዱት። እሱ ከአስሙ ባይፈወስም የሀጢያት ፈውሱን የዘላለሙን ሕይወት ጌታ አግኝቶ እዛው ቀርቶ ማገልገል ጀምሯል። /ፈውሱን ግን ከብዙ ጊዜ በኋላ ተቀብሏል/ እኔ እዚያ በሄድኩበት ጊዜ እሱ የሚበላበት እቃ ሁሉ ተለይቶ ለብቻው እንደ እርኩስ ተቆጥሮ ነበር የሚኖረው። እኔ ከልጆች ጋር ልጫወት ስል አልጫወትም ስላሉኝ እሱ ቤት በር አካባቢ ስቀመጥ መዝሙር ሲዘምር ሰማሁት። መዝሙሩን አሁን ባላስተውሰውም "ኢየሱስ...ኢየሱስ" የሚለውን ቃል ግን ስሰማ ድንገት ሳላስበው ውስጤ የሆነ ነገር እየተፈጠረ መጣ። ትምህርት ቤት ስሄድ ከልጆች ጋር እደባደባለሁ ድንገት ሳያስቡት ነው በጥፊ የማጮላቸው። በትምህርቴ ፈዛዛ ከሚባሉት ልጆች መካከል ነው የምመደበው። ብዙ ጊዜ ትምህርቴን እየተከታተልኩ እያለ ለሌሎች ተማሪዎች አይታያቸውም ለእኔ ግን መንፈሱ በአካል ተገልጦ ይታየኛል። አስተማሪ እያስተማረ ቄስ የሚመስል ሰውዬ ድንገት ይገባና ሶስት ጊዜ ዴስኩን ይደበድባል። አስተማሪዬ "አሁን ምንድን ነው ያልኩት?" ሲለኝ እደነባበራለሁ። በዚህ ምክንያት ትምህርቴን መከታተል አልቻልኩም። በኋላ ወደ ደብረዘይት አባቴ ጋር ከተመለስኩ ኋላ አለመግባባታችን አለመግባባታችን እየከረረ ሄደ። ታናሽ እህቴ ግን ምንም የማትፈራና ለመንፈሱ የተዘጋጀውን ቆሎም ይሁን ሌላ ነገር ብልብሷ ዝግን አድርጋ ሮጣ የምትበላ ሆና ምንም አትሆንም ነበር። እኔ ግን ፈሪ ነኝ ምናልባት ደፍሬ እንኳን ከበላሁ ወዲያው ያስመልሰኛል። ታናናሾቼን የምሰበስብ አኔነኝና የሚያስፈልጉኝን ነገሮች ለመጠየቅ ወደእሱ ጋር ሄጄ "ደህና አደርክ?" ስለው "እንዴት እንዲህ ትይኛለሽ?" ብሎ ይደበድበኛል። በእንዲህ አይነት ሂይወት አብረን እያኖር እያለ አንድ ቀን ጠራኝና "ለምንድን ነው የምትረብሺኝን ሁሌ እንድመታሽ የምታደርጊኝ?" ሲለኝ "በቃ አንተ አባቴ አይደለህም" አልኩት። እህቴ ሁኔታችንን አይታ በቃ ዛሬ ሬሳዋ ወጣ ብላ ደንግጣለች። በኋላ ብሱ ስከራከር ጫማውን አንስቶ ሲወረውርብኝ ከእኔ አልፎ እሷን መታት። ብዙ ጊዜ የተለያዩ ነገሮች አንስቶ ይወረውርብኛል ግን ይስታል ልክ ሳጾል ዳዊትን ባሳደደ ጊዜ ጦሩን ሲወረውር ግድግዳ ላይ ይሰካ እንደነበር። ቡና አፍልቼለት ስካድመው ደግሞ እንደኔ ተጠርቶ ጫት የሚተፋበት ሰው የለም። የአባቴ እናት አያቴ ሲመርቁኝ "የማትቆረጠም የብረት መሶሶ ያድርግሽ" ይሉኝ ነበር። በወቅቱ ምን ማለት እንደሆነ አልገባኝም ሰው ሲሞት ለአባቴ እከሌ እኮ ሞተ ሲሉት "ተይው ባክሽ አራት እግሩን ይብላ" ይላል። እከሌን ወጋሁት ካለ ያ ሰው ይሞታል። ሌላው ሌሊት ላይ ጉጉት ሶስት ጊዜ ከጮኸች ሰው እንደሚሞት ያውቃል። እንደገና አንዳንድ ጊዜ ውሾች ለየት ባለ ድምፅ ይጮሀሉ። እነሱ ሲጮሁ ሰው እንደሚሞት ያውቃል። ያለንበት ቤት የተመሰረተው ብዙ ሰው የሞተበትና የሰው አጥንት ያለበት ነው። እንደውም አንድ ጊዜ ለእናቴ ሲፀለይላት በቤት ውስጥ ረዥም የሰው ፀጉርና አውራጣት እንደተቀበረ ነው የተነገራት። እኛ ግቢ ፀጥታ የለበትም ምንም ሰው ሳይኖር የሚያቃጭል ደወልና የማያቋርጥ የተረባበሸ ድምፅ ይሰማል። ሌላው ግቢያችን ውስጥ ረጃጅም ሳር አለ። ዓመት በዓሎችን በመጡ ቁጥር ከሚመለክበት ቤት ጀምሮ ው ድረስ ነው የሚጎዘጎዘው። እንደገናም የሚርከፈከፍ ነገር አለ ግራና ቀኝ ይርከፈከፋል። በተለይ መስከረም ሲጠባ ልክ ከእንቅልፋችን እንደተነሳን ፌጦ ተወቅጦ በእንጀራ ተለውሶ ይመጣና አያታችን ያጎርሱናል። ቂቤ ይቀቡናል እንዲሁም አቴቴ ይደረጋል። እቤት ውስጥ እንጀራ ይጋገራል ድስት ሙሉ ወጥ ይሰራል። በነጋታው ሲታይ ባዶ ይሆናል። ...ይቀጥላል ክፍል ሁለት ልጅነትን ሳላውቀው አደግሁ፡- ቀጣዩ ክፍል አንድ ቀን ማይረሳኝ ጊዜው በዓል ነው ሶስት አይነት ወጥ ተሰርቶ ለመጨለፍ ድስቱ ሲከፈት ጉንዳን ሞልቶበታል። መንፈሱ እንዲህ ያደርግ ነበር። የእኔና የአባቴ ፀብ የመጨረሻ በደረሰበትና ሊሞት አንድ ወር ሲቀረው ተረጋግምን " አንቺ በዚህ ወር ውስጥ ታመሽ አልጋ ላይ ተወድቂያለሽ" ሲለኝ " አንተ ነህ ታመህ አልጋ ላይ የምትወድቀው" አልኩት። እንዳልኩት አልቀረም ታመመና ሆስፒታል ገባ እኔ ነበርኩ የማሰታምመውና መጨረሻ ላይ በሽታው በጣም ስለፀናበት ሀኪሞች አይድንም ብለው ስለመለሱት እቤት ተኛ። ለነገሩ መንፈሱም እየፎከረ ነበር እንደሚገድለው። አባቴ ግንቦት ወርን በጣም ይፈራ ነበር እኛ ግቢ ሁልጊዜ ግንቦት ወር ላይ በትልቅ ድስት ንፍሮ ይቀቀልና በአራቱም አቅጣጫ ይረጫል። ቂጣ፣ አነባበሮ ተጋግሮ ይረጫል። በደብረ ዘይት ከተማ ግንቦት ወር መስዋዕት ካልቀረበ አሳዛኝ ግድያዎቸን ይፈፀማል። ለምሳሌ እንደ ነገ ሊጋቡ ያሉትን፣ በትምህርታቸው ሊመረቁ አንድ ቀን የቀራቸውን ብቻ በስኬት ጫፍ ያሉትን በመግደል የሚበቀልበት ወር ስለሆነ አባቴ እጅግ የሚፈራው ወር ነው። ሆኖም ግን አልቀረለትም በግንቦት ወር ላይ ሞተ። ከሞተ በኋላ ሬሳው ላይ የጉዞ ፍትሀት የሚባል ነገር አለ ሲደገም የሚታደር። ያ ድግምት ደግሞ "ልጆቹ ትምህርት አይማሩ፣ ተበታትነው ይቅሩ፣ ሚስቱ ካለ ባል ትቅር ሰባት ድረስ ቆጥረህ ትውልዳቸውን ተበቀል" ነው እያሉ ቄሶቹ የሚደግሙት። እኛ ቤት ስንክ ሳር የሚባል መፅሀፍ አለ። እዚያ መፅሀፍ ውስጥ ያለው ሁሉ ድግምት ነው። አባቴ ያንን መፅሀፍ በክብር ነበር የሚያስቀምጠው እንደውም አንድ ቀን መፅሀፍ ከተቀመጠበት ምን እንደወሰደው ሳታወቅ ጠፋ "አንቺ ነው የወሰድሽው ይህን መፅሀፍ ካላመጣሽ እንደከብት ነው የማርድሽ" ብሎ ሲያስፈራራኝ ሳልወስደው " ለሰው ስጥቼዋለሁ አመጣዋለሁ" ብዬ ዋሸሁ። በኋላ ግን ተፈልጎ ተገኘ። ያንን መፅሀፍ ብዙ ቄሶች ይጠቀሙበታል። ያንን የጉዞ ፍትሀት ድግምት ከጨረስኩ በኋላ አባቴ ተቀበረ። ከዚያ በኋላ አባቴ እያለ እቤታችን የሚመጣው ሰው ሁሉ እሱ ከሞተ ዋላ ሁሉም መምጣት ተወ፣ ቤታችን ባዶ ሆነ፣ የምንበላው አጣን። በዚያ ላይ እናታችን ሽባ ሆና አልጋ ላይ ወደቀች። የሞት መንፈስ እየመጣ ያስፈራራታል፣ እኔም ጨካኝ ሰው እያሆንኩ መጣሁ። በግ ሲታረድ ግንባራችንና መሀል እጃችንን ደም እንቀባ ነበርና እኔ አሁን ያ ደም አይደለም ያስደሰተኝ የሰው ደም ነበር የምናፍቀውና አንድ ቀን ለምን እናቴን አልገድላትም ብዬ ቁጭ ብዬ በመጥረቢያ እንዴት አድርጌ እንደምገድላት አስብ ነበር። መንፈሱ የመጨረሻ ጨካኝ ሰው አደረኝ። ከባድ ስራዎችን እሰራለሁ በዚያው መጠን ምግብ አልበላም። የምግብ ፍላጎት አልነበረኝም። አንድም ምግብ መብላት የጠላሁት ተመልሶ ስለሚወጣ ነው። ስጋ ግን በጣም እወዳለሁ ይህ ከመንፈሱ ጋር ትስስር ነበረው። እቤት ውስጥ ስጋ ከጠፋ እናለቅስ ነበር። ዙሪያ ገባችን ጨለመ። ውስጤ በክፋት እየተሞላ በሰላምና በፍቅር የሚያናግሩኝን ሁሉ እንዴት አድርጌ ብገድላቸው እንደምረካ አስብ ነበር። በተለይ ክርስቲያኖች ብዙ ጊዜ ይቀርቡኛል። እኔ ደግሞ እንደነሱ የምላው የለምና በእነርሱ ብዙ እቸገር ነበር። ችግሩ እየፀና ሲሄድና መኖር ሲያቅተን ቤታችንን ማከራየት ጀመርን። ለመጀመሪያ ጊዜ ቤታችንን ለመከራየት የመጣችው ክርስቲያን ነበረች። ለመከራየት የመረጠችው ደግሞ የአባቴ መኝታ ክፍል ሰፊ ስለነበር እሱን ነበር። ደብረዘይት ደግሞ ቤት እርካሽ ነውና ዋጋውን ስትጠይቀኝ "መቶ ብር" አልኳት እሷ ደግሞ "ሰማኒያ ብር ልከራይ" ስትል "በፍፁም" አልኳት። ምክንያቱም ጴንጤ ነቻ። ለማንኛውም ነገ እመጣለሁ አለችና በነጋታው ጠዋት ቡና እያፈላን ደረሰች። በመምጣቷ ውስጤ ቢቆጣም ስታዋራኝ ደግሞ ለምን እንደሆነ አላውቅም አሳዘነችኝ። ቤቱንም እንድትከራይ ፈቀድኩላትና ተከራየች። በጣም ጥሩ ሴት ነበረች። እኛ ከመኝታችን ተነስተን እያወራን በራችን ስለተዘጋ ብቻ ተኝተው ይሆናል ብላ ጫማዋን ኮቴ ሳታሰማ ተጠንቅቃ ነው ወደ ክፍሏ የምትገባው። የሚገርመው ደግሞ ሳምንት አስራ አምስት ቀን ትጠፋለች። ከዚያ "ይቺ ሴትዮ ተሰለበች እንዴ? እረ ፖሊስ ጣቢያ እናመልክት" ስንል በሯን ከፍታ ትወጣለች። ለካ ፆም ፀሎት ይዛ ነው። ልክ ስትወጣ በላይዋ ላይ ካለው የእግዚአብሔር ክብር የተነሳ እንኳን ፊቷን ቀና ብሎ ማየት መቆም አንችልም ያንገዳግደናል። ለካ ቀስ እያለች እህቴን እዛ ውስጥ ነክራታለች። ከዚህ በፊት ደግሞ የተነገረን ነገር አለ " እነዚያ ጵንጤዎች ጋር ከሄዳችሁ አትወጡም" እንባል ስለነበር። ለካ ሲገባኝ የማይወጣው የማይለቁት የፍቅር ጌታ ተገኝቶ ነው። እርሱም የኢየሱስ ክርስቶስ ፍቅር! ከዚያ እህቴ ጌታን መቀበሏን ስሰማ በጣም ተናደድኩ ሁልጊዜ ከእርሷ ጋር መጣላት ሆነ። ከበፊትም ጀምሮ እርስ በእርሳችን መጣላት ከጀመርን ሁሉም ወደ ሆራ ወንዝ ለመግባት እሩጫ ይጀመራል። በኋላ ሰዎች ይዘውን ካረጋጉን በሁዋላ ወደቤታችን ይመልሱናል። በእንዲህ አይነት ሁኔታ ብዙ ጊዜ እየተጣላን ቆየን። ለካ እኔ ሳላውቅ ይቺ ክርስቲያን ተከራያችን እናቴን መስክራላት ጌታን እንድትቀበል አድርጋለች። አንድ ቀን እቤቷ አስገብታ ብዙ ሰዓት እያለቀሰች ትፀልይላታለች። ከጨረሱ በኋላ እናቴ ቤት ስትገባ በጣም ተቆጣኋት "እንዴት ማርያምን ክደሽ እዚያ ትገቢያለሽ?" አልኳት እሷ ግን እየባሰባት መጣ። ሁሉም ሸርተት እያለብኝ መሄድ ጀመረ። ከዚያ ግቢያችን መስዋዕት አጣ። ለምን እንደሆነ አላውቅም እኔም አባቴ መስዋዕት ያደርግባቸው የነበሩት እቃዎች ሁሉ አውጥቼ መሰባበር ጀመርኩ። ወዲያው ለመቀመጫ የምንጠቀምበት ከባህር ዳር የተገዛ የበግ ቆዳ ብድግ ብሎ መንጓጓት ጀመረ። ግቢ ውስጥ ከየት እንደመጣ የማይታወቅ ጩኸት ያናውጠን ነበር። በዚህ ሁሉ ውስጥ ይህቺ ክርስቲያን እህት ያለመናወጥ ትፀልይልን ነበር። ከዚያ አንድ ክርስቲያን ወንድም ደግሞ ያንን የሚመለክበትን ቤት መከራየት እፈልጋለሁ ብሎ ተከራየ። በቃ ግቢ በሙሉ በክርስቲያን ተወረሰ። እነሱ አንድ ላይ ተሰብስበው ይፀልያሉ። አንዱ ክርስቲያን መዝሙር በደንብ ይከፍታልና አንዳንድ ጊዜ እቃ እያጠብኩ የሊሊንና የምህረት መዝሙር ስሰማ ውስጥን የሚኮረኩር ነገር አለው። ቀስ እያለ መዝሙር ውስጤ ሲገባ ሳላውቅ አብሬ መዘመር እጀምረና በኋላ እያዘመርኩ መሆኔ ሲገባኝ "ቱ...ቱ... በስመአብ! እንዴ ምን ሆኜ ነው? አሰመጡኝ እንዴ?" እላለሁ። መጨረሻ ላይ እናቴም መታመሟ እየፀና ሲመጣ ሁሉ ነገር እንዳልነበረ ሲሆን "የልጆቹ አእምሮ እንዳይጎዳ" ብላ አክስታችን አዲስ አበባ ይዛን መጣች። ይህ ደግሞ ጭራሽ ከእሳት ወደ ረመጥ ሆነ። አክስታችን ሙስሊም ናት ባሏ አረብ ነው። በቃ ያለን እድል "ወላሂ" እያሉ ተደባልቆ መኖር ነበር። የቤቱን ስራ ሁሉ የምሰራው እኔ ነኝ ግን አክስቴ የምሰራው ስራ ሁሉ አያስደስታትም። ልብስ አጥቤ አስጥቼ እንደገና አውርዳ ድጋሚ ታሳጥበኛለች። በዚህ ላይ "ዠንቦ ጠለል" የሚባል መንፈስ ታመልካለች የስሙ አስቀያሚነት በዚያ ላይ መንፈሱ ከበር ውጪ ነው ቡና የሚያስፈላት። ሎሚ ይጨምቅና ቅጠል ላይ ተደግሞ ግቢው ይረጫል፣ ጠዋት ትነሳና ቡናውን ከቆላች በኋላ መኝታ ቤታችን መጥታ የቡናውን ጭስ ታሸተናለች፣ ግቢ ውስጥ በግ እስከ ነፍሱ ትቀበራለች። እንዲህ እየኖርኩ የመጀመሪያ ልጇ ባላሰብኩት ሁኔታ ሊደፍረኝ ሞከረ። ይህን ነገር አክስቴ ስትሰማ "ልጄማ እንዲህ አያደርግም" አለች። ከዚያ ስወጣ ስገባ ትሰድበኝ ጀመር በዚህ ምክንያት ከእርሷ ቤት ወጥተን ቤት ተከራየን እናቴም ከደብረዘይት መጣች። ተከራይተን እየኖርን እያለ የተንደላቀቀ ኑሮ ባንኖርም ደስተኞች ነበርን። አይተነው የማናውቀው ሰላም በቤታችን ነበር። የሚባላ ነገር እንኳ ባይኖር ስቀን ተጫውተን ያንን ቀን እናሳልፋለን። ከዚያ ቤት ያከራዩን ሰውዬ ሌሊት ሌሊት አመድ ላይ ይንከባልላሉ ሲባል እህቴ ሰምታ ነበርና በጣም ነው የምትፈራቸው። እኔ ምግብ ስለምሰራላቸው በጣም ይወዱኛል። በኋላ አንድ ቀን እህቴ አባባ ስምዎት ማን ይባላል? ስትላቸው "ሳይቆረጣጥም ሳይገነጣጥል ዋጥ የሚያደርግ" ሲሏት ተጯጩኸን ወደ ቤታችን ገባን። ከዚያን ወዲህ ስለፈራናቸው ሌላ ቤት ተከራይተን ገባን። እዚያ ስንኖር ሰው አይጠጋንም። ለምን እንደሚርቀን አናውቅም። ከዚያ ቤት አከራያችን አንድ ደብተራ ቤት ሄዳ መድሀኒት አሰርታ መጣች። የሚጠጣ ነገር ነውና እንኳን ሊጠጣ ቀርቶ ሽታው በሩቁ ነው የሚያባርረው። ለትምህርትና ወንዶች እንዳይተናኮሉ የሚያደርግ ነው ብላ ሰጠችን። እሱን ጠዋት ጠዋት በባዶ ሆዳችን መጠጣት ጀመርን። እንኳን በትምህርታችን ጎበዝ ልንሆን ቀርቶ ጭራሽ ፈዘዝን። ቤቱ ስላልተመቸን እዚያው አካባቢ ሌላ ቤት አገኘን እና ገባን። አከራዩ ልጅ ክርስቲያን ስለሆነ በጣም ያስጠላኝ ነበር። እርሱ ግን ስለ እኛ ይፀልያል። ከዚያ አንድ ቀን ከቤተሰብ ጋር ድብልቅልቅ ያለ ጠብ ስንጣላ ምን መፅሀፍ ቅዱስ ይዤ ቃለ ህይወት ቤተክርስቲያን ገባሁ። መዝሙር ሲዘምሩ ሰማሁ ጌታን የምትቀበሉ ሲባል ወጣሁና ጌታን ተቀበልኩ፣ ደህንነት ትምህርት ተማርኩ። የጥምቀት ትምህርት ጨርሼ ከተጠመኩ በኋላ የአገልግሎት ትምህርት ሊጀምሩልኝ ሲሉ ፋሁ። በኋላ ባብቲስት ቤተክርስቲያን እያሄድኩ መከታተል ጀመርኩ። እዚያ በውስጤ አጋንንቱ ጮኸ ግን ወጣሁ እያለ ተመልሶ ይገባል። በግራ አውራ ጣቴ መዳፍ ላይ መንፈሱን የሚያስለኝ ቅርፅ ነበር። እንዲሁም የመናፍስቶቹን ስም ዝርዝር ፅፌ ማለትም ጠቋር፣ አዳልሞቴ፣ ብር አለንጋ፣ ሺህ አንበሶ፣ ሞሚና፣ ወሰንጋላ፣ የራያው ጋላ፣ አብዶዬ፣ ወሎ መጀን እነዚህን ከፃፍኩ በኋላ ፈርሜ ግራ እጄን ጨብጬ ለብዙ ጊዜ ማንም አላየብኝም ነበር። አንድ ቀን ግን ቀጠና ሁለት ሙሉ ወንጌል ቤ/ክ ወንጌላዊ መድህን ሲፀልይ "ለብዙ ጊዜ የተቀመጠ አጋንንት ዛሬ ይወጣል" ሲል ከጉባኤው ለመውጣት ስሞክር አልቻልኩም። በኋላ እየተገሰፀ ሲፀለይ ያለሁበትን ቦታ አላውቅም። ብዙ ከፀለዩልኝ በኋላ አጋንንቱ ለቆኝ ሄደ። በደንብ ተከታተሉኝ የደህንነት ትምህርት በድጋሚ ተማርኩኝ። ከዚያ ገብቶኝ ጌታን መከተል ጀመርኩ። ይህንን አይቶ ጠላት መፎከር ጀመረ። ጎረቤቶቻችን ሁሉ ጠንቋዮች ናቸው። እንደውም መፍትሄ እናገኛለን ብለው አንድ ጎረቤታችን አሉ ራስታ ናቸው ታዋቂ የሚባሉ ኮሜዲያን፣ ሀብታሞች፣ ጋዴዎች እሳቸው ጋር ይመጣሉና ጠላት በተለያየ መንገድ ይዋጋን ጀመር። አንድ ቀን ቤተሰቦቼ በሙሉ እኔም ጭምር ነስር በነስር ሆንን። የጠላት ውጊያ መሆኑ ስለገባኝ ተነስቼ እያተቃወምኩ "የማንኛችንንም ደም ጠላት አይቀምስም። በኢየሱስ ክርስቶስ ደም ተሸፍነናል።"" እያልኩ ስፀልይ ወዲያው የሁላችንም ነስር ደረቀ። በጎረቤቶቻችን ላይ የሚሰራውን የጥንቆላ መንፈስ እየተቃወምኩ መፀለይ ጀመርኩ። ከዚያ አንድ ቀን የሰፈራችን ዋና ጠንቋይ የተባለው ሰውዬ ሞተ። የእግዚአብሔር እጅ በእኔ ላይ እንዳለ ስለተረዳሁ ጠላት በተዋጋኝ መጠን የእኔም ህይወት እየበረታ መጣ። ቀድሞ ያንከራተታትን አጋንንት እሷ ደግሞ በተራዋ ቁም ስቅሉን ማሳየት ጀምራለች። ውስጧ የበቀል መንፈስ አለ። በፍቅር ባሸነፋት እግዚአብሔር በመተማመን የገባበት እየገባች ስራውን እያፈረሰች ኢየሱስ ክርስቶስ በመስቀል ላይ በመሞት ወደ ሲኦል ወርዶ ሽንፈቱን በግልጥ እንዳሳየው በጌታ ባገኘችው ድል ብርቱ ሰልፈኛ ሆናለች ነገር ግን ጠላት በውስጧ የሰወረው ደዌ ነበር እሷውው ትቀጥልልን። "ከልጅነቴ ጀምሮ የጨጓራ በሽታ ነበረብኝና የተለያየ ሆስፒታል ሄጃለሁ ግን ምንም መፍትሄ አልነበረም። በዚያ ላይ ምግብ ሆዴ ውስጥ አይረጋልኝም። የተለያየ መድሀኒት ይሰጡኛል እወስዳለሁ ነገር ግን ምንም ለውጥ አልነበረም። ህመሙ እየጠናብኝ ሲመጣ ሆስፒታል ሄጄ ስመረመር "ይህ የጨጓራ በሽታሽ ወደ አልሰርነት ተለውጧል" አሉኝ። በጣም የሚያሰቃይ በሽታ ነው። ጨጓራዬ ላይ ትላትሎች ስለተፈጠሩ ወደ መሳሳትና ወደ መበሳት ደረጃ ደርሶ ነበርና መድሀኒት ሰጡኝ ግን ጭራሽ ባሰብኝ። በኋላ በጌሴም ጋዜጣ ላይ ትንሿ እሳት በኮልፌ የሚል ርዕስ በኮልፌ ቃለ ህይወት ቤ/ክ ስለሚገለጠው የእግዚአብሔር ጣት አነበብኩና በምልክት ወደዚያ ሄድኩ። ህመሙ ፀንቶብኛል፣ ሆዴን በእጄ ደግፌ ነው የሄድኩት። ከዚያ ሰው ሲዘምርና ሲፀልይ እኔ ድምፄን ማውጣት ስለማልችል ዝም ብዬ ነበር የማለቅሰው። በውስጤ ግን "ጌታ ሆይ እባክህ ቢያንስ መፀለይ እንኳን እንድችል እርዳኝ" ስል አገልጋዩ "የጌታ መንፈስ እንደዌቭ ሲንቀሳቀስ አየዋለሁ" ሲል የሆነ ነገር ተሰማኝ። ከዚያ ጨጓራና አስም የሚያማችሁ ወደ መድረክ ኑ ሲባል ወጣሁ። ለሁለችንም ፌስታል ተሰጠን ከዚያ መጋቢ መስፍን የአስም የጨጓራ ህመም በጌታ ኢየሱስ ስም ውጣ ብሎ ሲያዝ ሁሉም ማስመለስ ሲጀምር እኔ ጭልምልም አለብኝ። ከዚያ አገልጋዩ ወደ እኔ ዞር ብሎ " የዘር ማንዘር መንፈስ" እያለ እየተቃወመ ሲፀልይ የበላሁት ነገር አልነበረም ከሆዴ የሆነ ነጭ ነገር ከወጣ በኋላ ውስጤ ነፃ ሲሆን ታወቀኝ። ብዙ ጊዜ መንፈስ ቅዱስ ሲነካኝ እንባ ነው የሚቀድመኝና ውስጤን ፈንቅሎ የሚወጣ ደስታ ነው የተሰማኝ። በወቅቱ መግለፅ የማልችለው አይነት የነፃነት ስሜት ነው የተሰማኝ።" አሁንም እንባ አቀረረች። ከዚህ ሁሉ ስለታደገሽ ጌታ ምን ትያለሽ አልናት የምንለው አጥተን ለእኛም የበዛልንን የጌታን ምህረት እያሰብን። "እኔ ስለ ጌታ ለመናገር ቃላት ያጥረኛል። መውጣት ከማልችልበት ሁኔታ፣ ከአጋንንት ወጥመድ ሲያወጣኝ፣ ሀኪም ያልቻለውን መድሀኒት ያላዳነውን ጌታ ግን አልፎ እኔን ማዳኑ ያስደንቀኛል። ጴጥሮስ ስለ ጌታ ለመናገር ከአቅሙ በላይ ሲሆንበት "ጌታ እኮ ነው" አለ። እኔም ይኸው ነው ቃሌ። እንደው በመጨረሻ ልትናገሪ የምትወጂው ነገር ይኖር ይሆን አልናት መለያየታችን እየከበደን። "በተለያየ በሽታ እየተሰቃዩ ላሉ በተለይ ተስፋ እንደሌላቸው በሀኪም ለተነገረላቸው ሰዎች ያለኝ መልዕክት "ኢየሱስ ያድናል" ነው የምለው። ይህን ያመነ ሰው አይፍገመገምም። መከራ የለም ማለት አይደለም። እንደ ኢዮብም መፈተን የለም ማለት አይደለም ግን በዚያ ፈተና ውስጥ ሁሉ ኢየሱስ ትክክለኛ ፈውስ ነው። ምክንያም የእግዚአብሔር ቃል " ፈውስ የልጆች እንጀራ ነው " ይላል። እንጀራ ቀርቦልን የመብላቱን ችሎታ ካላገኘን መብላት አንችልም። ምግብ ቀርቦልን መብላት እየቻልን "አይ እጄ ይቆሽሻል" የምንል ከሆነ መብላቱ ይቀርብናል። ልክ እንደዚህ እግዚአብር ካለ አለ ነው። የእግዚአብሔር ቃል እይሻርምና። በትክክለኛ መስመር ውስጥ ለተገኘ ሰው እግዚአብሔር ይገኛል። ለሰይጣን እራሳችን ፈቅደን ስፍራ ካልሰጠነው በስተቀር ምንም ስልጣን የለውም። ፈቃድ ለሰጡት ግን ብዙ መከራና ብዙ ውድቀት ያመጣባቸዋል። ከሀብታቸው፣ አለኝ ከሚሉት ነገር አጉድሎ ያላቸውን ነገር ጨርሶ ባዶ አድርጎ ለሲኦል ይገብራቸዋል። ስለዚህ ይህን መፅሄት የሚያነቡ ሁሉ ኢየሱስ ከመከራ፣ ጭንቀት፣ ከሀጢያት ሁሉ ያድናል እላለሁ።"
በቴክሳስ ሂለር ገንዘብ ያግኙ - ጥሬ ገንዘብ በ 2007 ክረምት እንደባዘ የ 6 ወር ህፃን ቡችላ ወደ እኔ መጣ ፡፡ ክብደቱ በ 40 ፓውንድ ሲሆን ምናልባትም በደረቁ 19 ኢንች ያህል ይቆማል ፡፡ የእሱ እንቅስቃሴ ደረጃ እኔ የማደርገውን ይለያያል ፡፡ እሱ ሁል ጊዜም ማድረግ ችሏል ስሜቴን አንብብ እጅግ በጣም ጥሩ እና ጉልበቱ ያን ያንፀባርቃል። እሱ በጣም ብልህ ነው ግን አንዳንድ ጊዜ በጣም ጭንቅላት ነው። መጀመሪያ ገንዘብ ካገኘሁ በኋላ በአንድ አነስተኛ አፓርታማ ውስጥ እኖር ነበር እናም ወሰድኩት ረጅም የእግር ጉዞዎች / መሮጫዎች በቀን ሁለቴ. አሁን የምንኖረው በአንድ ትልቅ እርሻ ላይ ነው እናም እሱ ነፃነቱን ይወዳል። ቄሳር ሚላን የሥልጠና ቴክኒኮችን በእሱ ላይ ተጠቀምኩበት እና ድንቅ ነገሮችን አድርጓል ፡፡ ጥሬ ገንዘብ በሙሉ ልቤ ታምኖኛል እናም እንዲያደርግለት የማልጠይቀው ምንም ነገር የለም ፡፡ እሱ ሁል ጊዜ በእንስሳት ሐኪሙ ቢሮ እና ከሚወዷቸው ህመምተኞች አንዱ ነው ፡፡ ለ የእረኝነት ዝርያ ፣ እሱ በትክክል በደንብ ይገናኛል ድመቶች እንደ ድመቶች ለእነሱ እስከተተዋወቀ ድረስ ፡፡ እነሱን መንጋ እንዲችል እንዲሮጡ ‹ያሠለጥናቸዋል› ግን በጭራሽ አይጎዳቸውም ፡፡ እሱ እጅግ በጣም ተግባቢ ባህሪ አለው አልልም ፡፡ እሱ ለእንግዶች ትንሽ ጠንቃቃ ነው ግን እኔ እንደሆንኩ ሲያይ ይቀበላል ፡፡ እሱ ቆንጆ የፍቅር ልጆች ውሻ ሆኖ አያውቅም ግን መንታ ልጆቼን ይወዳል። ባገኘሁት በሰባት ዓመታት ውስጥ ፊቴን ብቻ ነክሶኛል ፡፡ እሱ መሳም አይደለም ነገር ግን አልፎ አልፎ እጅዎን ይልሳል ፡፡ ' በቴክሳስ ተረከዝ ገንዘብ ያግኙ በቴክሳስ ሄለር ከህፃኑ ጋር በጥሬ ገንዘብ ያግኙ በቴክሳስ ሄለር አንድ ላም እየጠበቀች በጥሬ ገንዘብ ከትንሽ ልጃገረድ ጋር በቴክሳስ ሄለር ጥሬ ገንዘብ ያድርጉ ሮኪ ዘ ቴክሳስ ሄለር በ 9 ዓመቱ - አባቱ ሀ ሰማያዊ ሄለር እናቱ አን የአውስትራሊያ እረኛ . እሱ ድንቅ ብልህ እና ተጫዋች ጥምረት ነው። ቤቱን ይጠብቃል ፣ ነገር ግን በሚጮኸው መጫወቻው ማምጣት ከመጫወት የበለጠ ምንም አይወድም። እና እሱ በመስኮቶች ውስጥ ጥግ ዝንቦችን ይጭናል እና ወደታች ይጭኗቸዋል-እዚህ የዝንብ ማወራረድ አያስፈልገውም! እሱ ሁል ጊዜ አፍቃሪ እና አፍቃሪ ቡችላ ውሻ ይሆናል። ' ሽቦ ሸበቶ ዳክስሁንት ጃክ ራሰል ቴሪየር ድብልቅ በ 4 ዓመቱ የተወደደ ቴክሳስ ሄለር “አዙሊቶ ፣ እናቱ ንፁህ ዝርያ ናት የአውስትራሊያ እረኛ ከሠራተኛ የከብት እርባታ ፣ እና አባቱ ንጹህ ዝርያ የአውስትራሊያ የከብት ውሻ (ግሩም የፍሪስቢ ውሻ) አዙሊቶ ብልህ ፣ ቆንጆ እና በጣም አስደናቂ ስብዕና አለው። እሱ ብዙ ኃይል አለው ፣ መዋኘት እና መሮጥ ይወዳል ፣ ግን “ከአውስትራሊያ Couch‘ ውሻ ጋር መሄድ ሲችል ’መሆን ይወዳል። 'ይህ የ 2 ዓመታችን ቡችላ' ዞይ ነው። እሷ ናት የአውስትራሊያ እረኛ / ሰማያዊ ሄለር ድብልቅ. እሷ እስካሁን ድረስ ያገኘናቸው ምርጥ የውሻ ውሾች ነች እና እሷ ሁል ጊዜ እኛን ለመወደድ ፣ ከእሷ ጋር ለመጫወት እና እኛን ለማስደሰት ሌላ ምንም ነገር አትወድም! እሷ በዓለም ላይ ምርጥ ውሻ ናት !!! ' ‹ይህ ታለስ ነው ፡፡ እሱ አንድ ነው ቴክሳስ ሄለር ጫማዎችን እንደሚወድ ፡፡ በእነዚህ ሥዕሎች ውስጥ ዕድሜው 7 ሳምንታት ነው ፡፡ እሱ እብድ ትንሽ ነገር ነው ፡፡ እሱ ቆንጆ ከፊል አለው ሰማያዊ አይኖች እና ረዥም እግሮች. እሱ ዱር ነው ፡፡ ከፍተኛ ጫጫታዎችን ወይም ፒያኖዎችን አይወድም ፡፡ እሱ በጣም ትንሽ ቡችላ ነው ፡፡
ብሰንበት ዕለት 20 ጥቅምቲ 2019 ንስቶክሆልም ወኪሉ ባይቶ ሽወደን ይኣክል ንምስታፍ ዝሻባሸብ ዘሎ ሽማግለ ኣኼባ ኣካይዱ። ኣብ’ቲ ኣኼባ ብርክት ዝበሉ ሃገራውያን ተረኺቦም፡ ትሽዓተ ዝኣባላታ ሽማግለ ወኪሎም። እዞም ሽማግለታት ስቶክሆልም ምስ’ቶም ካብ ኩለን ከተማታት ሙሉእ ሽወደን ኮይኖም ባይቶ ይኣክል ንምቕዋም’ዩ። ባይቶ ይኣክል ሽወደን ንዕለት 26-27 ኣብ ዝካየድ ጉባኤ ክቅወም ከኣ ትጽቢት ይግበረሉ ኣሎ። ኖርወይ ሃገር ኖርወይ ኣብ ዓበይቲ ከተማታት ከም ኦስሎ፡ በርገን፡ ስታቫንገር፡ ትሮንድሀይም ብርቱዕን ሓያልን ምንቅስቓሳት ይኣክል ተበጊሱ፡ ንባይቶ ይኣክል ኖርወይ ንምቋም ድሌት ህዝቢ ሓይልን ቀጻልን’ዩ ዘሎ። ኣኼባታቱ ኣብ ምክያድ ዝርከብ ብዕለት 19 ጥቅምቲ 2019 ከተማ ስታቫንገር ክትጥቀስ ይከኣል። ዓባይ ብርጣኒያ ደለይቲ ፍትሒ ኤርትራውያን ነበርቲ ዓባይ ብርጣንያ ኣብ ወርሒ መስከረም 2019 ዘካይድዎ ሲምፖዚዩም ይኣክል፡ ሓንቲ ካብ’ተ ቀዳሞት ከተማታት ኤውሮጳ ጽዑቕ ኣኼባታት ብምክያድ ድሮ ኣብ ዝሓለፈ ሰሙናት ሽማግለ ባይቶ ይኣክል ቆይሙስ ኣብ ስራሕ ተዋፊሩ ይርከብ። ብተመሳሳሊ ኣብ ካልኦት ሃገራት ኤውሮጳ ጀርመን፡ ሆላንድን፡ ስዊዝ፡ ጣልያን፡ ደንማርክ ብሓያል ሃገራዊ ወኒ ተላዒሉ ህዝቢ ንምጥርናፍ ኣብ ዝካየድ ዘሎ ቃልሲ፡ ኩሉ ሓቢሩ ንዝዓበየ ምጥርናፍ ኤርትራውያን ንባይቶ ይኣክል ኤውሮጳ ክምስርት ክበቕዕን፡ ምስ ኩሎም ፖለቲካውያን ሓይልታት ኤርትራ ኣብ ዘራኽብ ሃገራዊ ዕማም ጎኒ ንጊኒ ተሰሊፉ፡ ሙሉእ ስእሊ ሕቶ ህዝቢ ኤርትራ ተዓጢቁ ንህዝብናን ሃገርና ካብ ግፍዕታት መላኺ ስርዓት ህግዲፍ ከላቃቕ ዘሎ ተስፋታትን ትጽቢትን ብዙሕ’ዩ።
የ BRENU ኢንዱስትሪ የላቀ ቴክኖሎጂ እና ጠንካራ የ R&D አቅም ያለው ፣ በገበያው ውስጥ መሪ እና ጥራት ያለው ዲዛይን በማሳየት እና በማምረት ፣ በማሸጊያ ማሽኖች ፣ በመሰየሚያ ማሽኖች ፣ በማሸጊያ ማሽን ፣ በማጓጓዣ እና የተሟላ የማሸጊያ ስርዓቶችን በማምረት ረገድ ምርጥ አጋር ሆኗል ። እድገት ፣ ከፍተኛ ጥራት ያለው እና በፋይለር ፣ ካፕተር እና መለያ ሰጭ ውስጥ ከፍተኛ ዋጋ ያለው ፣ BRENU ንግዱን ወደ ሙሉ የምርት መስመር መፍትሄ የመዋቢያ ፣ የምግብ ፣ የመድኃኒት ፣ የቤት ውስጥ እንክብካቤ ፣ የሉብ ዘይት እና የመሳሰሉትን አራዝሟል። የብሬኑ ታሪክ ብሬኑ በ 1952 የተመሰረተ ፣ቤተሰቡ በባለቤትነት የሚመራ እና የሚተዳደር ንግድ በሦስተኛ ትውልድ ውስጥ ነው ፣ ከ 80% በላይ የኤክስፖርት ድርሻ የኩባንያውን ዓለም አቀፍ አቋም ያሳያል ፣ BRENU ከትናንሽ ፋብሪካዎች ወደ ሁለገብ ኩባንያዎች የሚያድጉ ብዙ ደንበኞችን አጅቧል ።መጀመሪያ ላይ ከደንበኞች ባለው እምነት ምክንያት BRENU ከደንበኞች እና ከሌሎች ባለሙያዎች ጋር በመገናኘቱ ከ A እስከ Z የተሟላ የመስመር አገልግሎት መስጠት የሚችል አቅራቢ ነው። ለእጅ ማሽነሪ ጥያቄ ገዢን ፈጽሞ ተስፋ አንቆርጥም የካርቶን ማሽን፣ 3D መጠቅለያ ማሽን፣ የጠርሙስ ማራገፊያ ማሽን፣ የጠርሙስ ማጠቢያ እና ማጠቢያ ማሽን፣ የእጅጌ መለያ ማሽኖች፣ ግልጽ የሆነ የአንገት ማሰሪያ፣ የሙቀት ዋሻዎች፣ ቱቦ መሙያዎች እና ጨምሮ ሙሉውን መስመር ለመንደፍ እንሞክራለን። ማተሚያዎች, ሙቀት ማሸጊያ ማሽኖች, ሙቅ ቴምብሮች, shrink, ቀለም ject dat codeers, conveyor እና ሌሎች ማሸጊያ ማሽን እና ሂደት ማሽነሪዎች. እያንዳንዱ ማሽን የራሱ ታሪክ አለው ፣ የሚከተለው የጉዳይ ጥናት ፣ ከነሱ ማለት ይቻላል ከደንበኞቻችን ጋር አብረን የምንሰራው ጥረት ናቸው ፣ ጠቃሚ መልስ እንደሚያገኙ ተስፋ እናደርጋለን ፣ በተጨማሪም ፣ በቅርብ ጊዜ ውስጥ ከእኛ ጋር መቀላቀል እንደሚችሉ ተስፋ እናደርጋለን… ደንበኞች ምን ይላሉ BRENU የሚያድገው በገዢ ምክንያት ነው, ከተሞክሯቸው አስተያየት ይሰጡናል, አብረን እናድጋለን .የደንበኞቻችን ልዩ ስራዎችን እና እድገትን ለመደገፍ ከፍተኛ ጥራት ያለው, ለአጠቃቀም ቀላል, የተሟላ የማሸጊያ መሳሪያዎችን እናቀርባለን. መሳሪያዎቻችንን ከጉድለት ነፃ በሆነ መልኩ ስናቀርብ፣ እና በጊዜው ምርቶች የገዢውን መስፈርት በትኩረት ያዳምጣል፣ ፍላጎታቸውን በንቃት ያስባል፣ ከዚያም በአምራች ሂደቱ ውስጥ ችግሮቻቸውን ለመፍታት ምርጡን የፕሮጀክት መፍትሄ ያቅርቡ፣ ከፍተኛ ጥራት ያለው ማሽን በተመጣጣኝ ዋጋ፣ እንደ እኛ ያሉ ደንበኞች… እምነት የሚጣልባቸው፣ ግብ ላይ ያተኮሩ ሰዎች የሚያውቁ ለሥራው በጣም ጥሩ ጥራት ያላቸው መሳሪያዎች በማግኘት እና በኢኮኖሚ ስኬታማ በመሆን መካከል ያለው ግንኙነት።
“ከ80 ሚሊዮን ህዝብ ውስጥ፤ ብልህነትና ብቃት የያዙ ዜጎች ሊጠፉ አይችሉም” የምንል ከሆነ ደግሞ፤ ዋናው ችግር የነፃነት እጦት ነው ወደሚል መደምደሚያ መሄድ ሊኖርብን ነው። በሌላ አነጋገር፤ ጠንካራ ተቃዋሚ ፓርቲ ከሌለ፤ ሰበቡ ሌላ ሊሆን አይችልም - አንድም የህዝቡ ድክመት ነው፤ አልያም የመንግስት አፈና ነው። ወይም ደግሞ የሁለቱ ቅልቅል። የአገራችን ፓርቲዎች በሃሳብ ይቀራረባሉ ወይስ ይራራቃሉ? በሃሳብ የሚራራቁ ከሆነ፤ “የትኛው ሃሳብ የትኛው ፓርቲ” እንደሆነ ለመለየት ቀላል ይሆንልናል። ግን ቀላል ሆኖ አልተገኘም። ስትሞክሩት፤ ምን ያህል ከባድ እንደሆነ ታያላችሁ። ለምን? የፓርቲዎቹ ሃሳብ በጣም ተቀራራቢና ተመሳሳይ ነዋ። በአብዛኛው፤ አንዱ የሌላው “ፎቶ ኮፒ” ሊመስለን ይችላል። እስቲ በጨዋታ (በጌም) መልክ እንሞክረው። ኢትዮጵያ፤ “በህብረቀለም ያሸበረቀና ውብ ታሪክ ያላት አገር ነች” ... ይህን ሃሳብ ወይም ይህን አባባል የምንሰማው ከየትኛው ፓርቲ እንደሆነ ለማወቅ ሞክሩ። ከኢህአዴግ ወይስ ከተቃዋሚ? በተለያዩ ጉዳዮች ዙሪያ የተለያዩ ሃሳቦችንና አባባሎችን እየጠቀስኩ ይህንኑን ጥያቄ አቀርብላችኋለሁ። ከጨዋታው ጎን ለጎን የምናነሳው ቁምነገር አለ። “ከኔ ሌላ ለኢትዮጵያ የሚበጅ ፓርቲ የለም” የሚለውን የኢህአዴግ እምነት እንፈትሻለን። እንዲሁ በደፈናው ሳይሆን፤ ከኢህአዴግ የሚሰነዘሩ መከራከሪያዎችን መጥቀስ ይኖርብናል - የሚሰነዘሩበት ጥያቄዎችንም ጭምር። ለመሆኑ፤ ኢህአዴግ፤ “ከኔ ሌላ የለም” የሚለው ለምንድነው? በኢህአዴግ የሚቀርቡ ሁለት ምክንያቶች ጠንካራ ተቃዋሚ ፓርቲ የለም። ለሚቀጥሉት አመታትም አይጠናከሩም በሃሳብ እንራራቃለን፤ የኢህአዴግን ሃሳብ ካልተቀበሉ ዋጋ የላቸውም ለኢህአዴግ የሚቀርቡ ሁለት ጥያቄዎች ጠንካታ ተቃዋሚ ፓርቲ የመፍጠር ችሎታ፣ በኢትዮጵያውያን ውስጥ የለም? የኢህአዴግና የተቃዋሚዎች ሃሳብ በመቀራረቡ ለመለየት አስቸጋሪ መሆኑስ? በኢህአዴግና በበርካታ ተቃዋሚ ፓርቲዎች መካከል የሚታየው የጥላቻ ስሜት እንደ እሳት የሚንቀለቀል መሆኑን አልክድም። በየጊዜው የሚፈጥሩት ውዝግብና የሚወራወሩት ውንጀላም፤ “አለቅን” ያሰኛል። የሚያጣላቸውና የሚያወዛግባቸው ነገር፤ ምንኛ ትልቅ ጉዳይ ቢሆን ነው? ከፓርቲዎቹ የምታገኙት መልስ ተመሳሳይ ነው። “እኔ መልአክ፤ እሱ ሰይጣን... የኔ ሃሳቦች አገርን የሚያመጥቁ፤ የእሱ ሃሳቦች አገርን የሚቀብሩ...” በሚል መንፈስ የፀባቸውን መንስኤ ይዘረዝራሉ። የጠላትነታችን መንስኤ፤ በሃሳብ እጅግ ስለምንራራቅ ነው ይላሉ - ኢህአዴግም፤ ተቃዋሚዎችም። ኢህአዴግ፤ ለዚህች አገር፤ “ከኔ ሌላ ማንም የላትም” በማለት የሚከራከረውምኮ፤ “በሃሳብ እንራራቃለን” የሚል ምክንያት ላይ በመመርኮዝ ነው። ጠልቀን ከመግባታችን በፊት፤ በቅድሚያ አንድ ጥያቄ ልታነሱ ትችላላችሁ። ለመሆኑ፤ ኢህአዴግ ለኢትዮጵያ ብቸኛ ተስፋ ነኝ ብሎ ያምናል? “አገሪቱ ከኔ ሌላ ማንም የላትም” ብሎ ያስባል? አዎ፤ በተደጋጋሚ በራሱ በኢህአዴግ አንደበት የተገለፀ ጉዳይ ስለሆነ፤ ምሳሌዎችን መጥቀስ እንችላለን። ኢትዮጵያን ወደ ለውጥ የመምራት “ታሪካዊ ግዴታ ተጥሎብኛል” ብሏል ኢህአዴግ - በ2000 አ.ም ባሳተመው ልዩ የሚሊኔየም እትም። ለረዥም አመታት የመንግስትን ስልጣን ይዞ እንደሚቀጥልም በዚሁ የመፅሄት እትሙ በዝርዝር ገልጿል። ይህም ብቻ አይደለም። ኢህአዴግ፤ በ2002 አ.ም በተካሄደው ምርጫ፤ ከ99.5 በመቶ በላይ ካሸነፈ በኋላ ባሳተመው መፅሄት፤ ለረዥም አመታት በስልጣን ላይ እንደሚቆይ ከነምክንያቱ ለማስረዳት ሰፊ ትንታኔ አቅርቧል። ኢህአዴግ፤ “ከኔ ሌላ ተስፋ የላችሁም” ብሎ እንደሚያምን ያን ያህልም አከራካሪ አይደለም። ይልቅ ወደ ምክንያቶቹ እንሻገር። ኢህአዴግ የመጀመሪያውን ምክንያት ሲያቀርብ፤ ተቃዋሚ ፓርቲዎች ደካማ እንደሆኑና ስልጣን የመያዝ ብቃት እንደሌላቸው ይገልፃል። ከተቃዋሚ ፓርቲዎች ጋር በሃሳብ እጅግ እራራቃለሁ የሚለው ኢህአዴግ፤ የኔን ሃሳብ ካልተቀበሉ ወደፊትም አይጠናከሩም፤ ስለዚህ ለረዥም አመታት በስልጣን ላይ እቆያለሁ፤ በማለት ሁለተኛውን የመከራከሪያ ምክንያት ያቀርባል። የኢህአዴግ መከራከሪያ ምክንያቶች አሳማኝ ናቸው? የመጀመሪያው ምክንያት ብዙም አያስኬድም። እንዲያውም ኢህአዴግን ተጠያቂ ሊያደርግ የሚችል ምክንያት ነው። ኢህአዴግ በልበሙሉነት፤ “ተቃዋሚ ፓርቲዎች ደካማ ናቸው” ሲል፤ “ደካማ አይደሉም” የሚል ምላሽ ይዘው የሚመጡ እንደሚኖሩ አያጠራጥርም። ነገር ግን፤ ዋናው ጉዳይ ይህ አይደለም። በአንድ አገር ስልጡን የነፃነት ስርአት እንዲሰፍን፤ ጠንካራ ተቃዋሚ ፓርቲ አስፈላጊ እንደሆነ ብዙ ጊዜ ሰምተናል። ኢህአዴግም ደጋግሞ ተናግሯል። ነገር ግን፤ ጠንካራ ተቃዋሚ ፓርቲ ከሰማይ አይወርድም። አንደኛ፤ ጠንካራ ተቃዋሚ ፓርቲ ለማቋቋም የሚችሉና ብቃት ያላቸው ዜጎች ያስፈልጋሉ። ይሄ የዜጎች ሃላፊነት ነው። ሁለተኛው ደግሞ የመንግስትና የገዢው ፓርቲ ሃላፊነት ነው፤ የፖለቲካ እንቅስቃሴዎችን ለማካሄድ የሚያስችል ፤ ለነፃነትና ለህግ የበላይነት ክብር የሚሰጥ የዲሞክራሲ ጅምር መኖር አለበት። የተሟላ ነፃነት ባይሆን እንኳ፤ የነፃነት ጅምር ስርአት ያስፈልጋል። ኢህአዴግ ደግሞ፤ ለፖለቲካ ነፃነትና ለፓርቲ እንቅስቃሴ ሰፊ እድል የሚሰጥ የዲሞክራሲ ጅምር አስፍኛለሁ ይላል። ታዲያ፤ ተቃዋሚ ፓርቲዎች ለምን ደካማ ሆኑ? መቼም እርግማን ሊሆን አይችለም። ታዲያ፤ የዜጎች ድክመት ነው? ከኢህአዴግ መሪዎችና አባላት በስተቀር፤ ጠንካራ ፓርቲ የመመስረት ችሎታና ብቃት ያላቸው ዜጎች በአገራችን ስላልተፈጠሩ ይሆን? የጠንካራ ተቃዋሚ ፓርቲ ጠቀሜታን የመገንዘብ ብልህነት ያላቸው ዜጎች ስላልተገኙ ይሆን? ምላሻችን “አዎ” የሚል ከሆነ፤ ጥፋቱ የዜጎች ይሆናል፤ በአጠቃላይ ህዝቡ እንደ አላዋቂና እንደ ደካማ ወደ መቁጠር እንሄዳለን። “ከ80 ሚሊዮን ህዝብ ውስጥ፤ ብልህነትና ብቃት የያዙ ዜጎች ሊጠፉ አይችሉም” የምንል ከሆነ ደግሞ፤ ዋናው ችግር የነፃነት እጦት ነው ወደሚል መደምደሚያ መሄድ ሊኖርብን ነው። በሌላ አነጋገር፤ ጠንካራ ተቃዋሚ ፓርቲ ከሌለ፤ ሰበቡ ሌላ ሊሆን አይችልም - አንድም የህዝቡ ድክመት ነው፤ አልያም የመንግስት አፈና ነው። ወይም ደግሞ የሁለቱ ቅልቅል። እና ምን ትላላችሁ? “ተቃዋሚዎች ደካማ ስለሆኑ፤ ለረዥም አመታት በስልጣን ላይ እቆያለሁ” የሚለው የኢህአዴግ መከራከሪያ ያስኬዳል? ሁለተኛውንም መከራከሪያ እንመልከት - “ከተቃዋሚዎች ጋር በሃሳብ እራራቃለሁ። የኔን ሃሳብ ካልተቀበሉ፤ ደካማ እንደሆኑ ይቀጥላሉ፤ ስለዚህ ለረዥም አመታት የመንግስት ስልጣን በእጄ ይቆያል”። ይሄም መከራከሪያ፤ ብዙ አያራምድም። በብዙ ችግሮች የተከበበ ነው። እንዲያው፤ “ኢህአዴግ ትክክለኛ ሃሳቦችን የያዘ ፓርቲ ነው” ብንል እንኳ፤ የተሻለ ሃሳብ የሚያመጣ ዜጋ እንዴት ይጠፋል? ቢያንስ ቢያንስ ደግሞ፤ ተወዳዳሪና ተፎካካሪ ሃሳቦችን የሚያመነጭ ዜጋ እንዴት አይኖርም? ከዚያ ሁሉ ህዝብ ውስጥ፤ ከኢህአዴግ ውጭ ጥቂት ብልሆች አይፈጠሩም? መከራከሪያውን የከበቡት ችግሮች እነዚህ ብቻ አይደሉም። ለመሆኑ፤ ኢህአዴግና ተቃዋሚዎች፤ በተደጋጋሚ እንደሚነግሩን፤ “በሃሳብ የተራራቁ ናቸው? ሊራራቁ አይችሉም። የአገራችን ዋና ዋና ፓርቲዎች፤ በማንኛውም አገር እንደሚታዩ ዋና ዋና ፓርቲዎች፤ እርስበርስ ያን ያህልም በሃሳብ እንደማይራራቁ ካሁን በፊት መፃፌን አስታውሳለሁ። ለየት ያሉና በሃሳብ የሚርቁ ጥቃቅን ፓርቲዎች መኖራቸው አይቀርም። ዋና ዋና ፓርቲዎች ግን፤ በየትም አገር ቢሆን፤ በተቀራራቢ ሃሳብ ዙሪያ የሚሽከረከሩ ናቸው። ከአገሪቱ ስልጣኔ ወይም ኋላቀርነት፤ አገሪቱ ውስጥ በሰፊው ከሰፈነው አስተሳሰብና ልማድ ጋር የተያያዘ ነው የፓርቲዎች ሃሳብ። የአሜሪካ ዋና ዋና ፓርቲዎች፤ በሃሳብ ይቀራረባሉ። ከሌላ አገር ፓርቲ ጋር ሲነፃፀሩ፤ የአሜሪካ ፓርቲዎች፤ ለነፃ ገበያና ለግለሰብ ነፃነት የተሻለ ክብር ይሰጣሉ። አሜሪካ ውስጥ በስፋት የሰፈነውን አስተሳሰብ በማንፀባረቅ ይመሳሰላሉ። “በመጠኑ ወደ ግራ ያዘነበሉ ወደቀኝ ያዘነበሉ” በማለት ዋና ዋናዎቹን ፓርቲዎች መለየት ቢቻልም፤ በሰፊው ሲታዩ ግን እጅግ ተቀራራቢ ናቸው። ከሌላ አገር ፓርቲዎች ጋር ሲነፃፀሩ፤ የአሜሪካ ዋና ዋና ፓረቲዎች፤ ወደ ካፒታሊዝም ያመዝናሉ። ኢትዮጵያን ጨምሮ በርካታ የአፍሪካ ፓርቲዎች ደግሞ፤ ለነፃነት ክብር ባለመስጠት ይመሳሰላሉ። ከ1960ዎቹ ፖለቲካ (ማለትም ከሶሻሊዝምና ከፋሺዝም አስተሳሰብ) ጋር የተቆራኙ ናቸው የአፍሪካ ዋና ዋና ፓርቲዎች። “ይሄኛው ትንሽ ወደ ቀኝ፤ ያኛው ደግሞ ወደ ግራ ያዘነብላሉ” በማለት ለመለየት ካልሞከርን በቀር፤ እግጅ ተመሳሳይ ናቸው - የሶሻሊዝም አልያም የፋሺዝም ግርፍ ናቸው። የአገራችንም እንዲሁ። ለዚህም ነው በሃሳብ ተቃራራቢ ከመሆናቸው የተነሳ፤ አንዱን ከሌላው መለየት ቀላል የማይሆነው። ካላመናችሁ ራሳችሁ ሞክሩት። አንድ ፓርቲ፤ ስለ ኢትዮጵያ ጥንታዊ ስልጣኔ፤ ምን እንዳለ ልጥቀስላችሁ። የኢትዮጵያ ስልጣኔ፤ “ከአለም ታላላቅ ስልጣኔዎች ውስጥ የሚመደብ እንደነበር ይታወቃል” ብሏል ፓርቲው። የትኛው ፓርቲ ይመስላችኋል? ከኢህአዴግ የሚሌኒየም ትንታኔ የተወሰደ ጥቅስ ነው። ነገር ግን፤ የአንድነት ፓርቲ የፖለቲካ ፕሮግራም ውስጥም፤ በመጀመሪያው አረፍተነገር ተመሳሳይ ሃሳብ አጉልቶ ይነሳል። “አገራችን ኢትዮጵያ፤ ከቀደምት የአለማችን ስልጣኔዎች የሚመደብ ረዥም ታሪክ ያላት...” በማለት ይቀጥላል የአንድነት ፓርቲ ሰነድ። “አሸብራቂ ባህልና ማንነት ያላቸው ብሄር ብሄረሰቦች የያዘች፤ የተለያዩ ሃይማኖታዊ እምነት ተከታይ ዜጎቿ ተቀላቅለው የሚኖሩባት” በማለት ኢትዮጵያን ለመግለፅ የሚሞክረውስ የትኛው ፓርቲ ነው? ከዚያው ከአንድነት ፓርቲ ፕሮግራም የተገኘ ገለፃ ነው። ነገር ግን፤ የኢህአዴግ መፅሄትም፤ ኢትዮጵያ፤ በርካታ ብሄር በሄረሶች ባህል እየተወራረሱና እየተቀላቀሉ፤ የሃይማኖት እምነቶችም እየተከባበሩ የሚኖሩባት እንደሆነች በመጥቀስ፤ “በህብረቀለም ያሸበረቀና ውብ ታሪክ ያላት አገር ነች” ሲል ፅፏል። ጥንታዊው ስልጣኔ ግን አልዘለቀም። አገራችን በጥንታዊ ስልጣኔ የምትታወቅ ቢሆንም፤ ከጊዜ በኋላ “ዘመናዊት ኢትዮጵያ ይበልጥ የምትታወቀው በእርስ በርስ ጦርነቶች... እንደዚሁም ... በድህነት ነው” ... የየትኛው ፓርቲ አባባል ይመስላችኋል? ስልጣኔዋ እያሽቆለቆለ እንደመጣ የገለፀው ሌላኛው ፓርቲ በበኩሉ፤ “አገራችን በአለም ደረጃ የድህነትና የተመዋችነት ተምሳሌት የምትሆንበት ደረጃ ላይ ደረሰች...” ብሏል። ይሄኛው አባባልስ? (ይሄኛው አባባል የኢህአዴግ ነው። የመጀመሪያው ደግሞ የአንድነት ፓርቲ) በእርግጥ፤ በጥንታዊ የታሪክ ጉዳዮች ላይ፤ የአገሪቱ ፓርቲዎች ተቀራራቢ ሃሳብ ቢኖራቸው አይገርምም ትሉ ይሆናል። ተቀራራቢነታቸው ግን ያ ብቻ አይደለም። የቅርብ ጊዜ ታሪክ፤ የአፄ ሃይለስላሴና የደርግ ስርአትን በተመለከተ የፓርቲዎቹን ሃሳብ እንመልከት። ኢትዮጵያ፤ በከፍተኛ የሰብአዊ መብት ጥሰትና በብሄር ብሄረሰቦች መብት ጥሰት የምትታወቅ አገር እስከመሆን መድረሷን ይጠቅስና፤ “የመንግስትን ስልጣን የጨበጡትም ይሁኑ በተቃዋሚነት የተሰለፉት ወገኖች ይህን ለማስተካከል ያደረጉት ትግልና ሙከራ ፤ ችግሩ መፍትሄ እንዲያገኝ ያደረገው አስተዋፅኦ እምብዛም ነው” ይላል አንደኛው ፓርቲ። ከታሪክ የምንገነዘብ አንድ መሰረታዊ እውነት፤ “የአገራችን ብሄራዊና ሃይማኖታዊ ብዙህነት... ለማስተናገድ የተደረጉ ሙከራዎች ስኬታማ ሳይሆኑ የቀሩበት ሂደት መሆኑን ነው” ይላል ሌላኛው ፓርቲ። (የመጀመሪያው የአንድነት ፓርቲ አባባል ሲሆን፤ ሁለተኛው ደግሞ የኢህአዴግ አገላለፅ ነው።) “ፊውዳላዊ ስርአት፤ ...በመላው ጭቁን ዜጎች ትግል ሊንኮታኮት በቃ፡፡ ነገር ግን ህዝቡ በአግባቡ ያልተደራጀ ስለነበር ስልጣን በቀላሉ ወደ ወታደራዊው ደርግ ተሸጋገረ።... የአገራችን ህዝቦች በደርግ ፀረዴሞክራሲያዊ አገዛዝ ያለአንዳች ልዩነት የተረገጡበት ሁኔታ መኖሩ የሚያከራክር ጉዳይ አይደለም” ይላል አንደኛው ፓርቲ። “የኢትዮጵያ ህዝብ ባካሄደው ትግል ዘውዳዊው አገዛዝ የተገረሰሰበት ሁኔታ ቢፈጥረም፤ የተፈጠረውን ሁኔታ በመጠቀም ስልጣን የያዙት ወታደራዊ መኮንኖች ለሰብአዊ መብት ጥብቃ፤ ለብሄር ብሄረሰቦች መብት መከበር የተደረገውን ትግል በመደፍጠጥ ህዝቡን ለከፋ ስቃይና አፈና ዳርገውታል” ይላል ሌላኛው ፓርቲ። (የመጀመሪያው የኢህአዴግ፤ ሁለተኛው ደግሞ የአንድነት ፓርቲ አገላለፅ ነው።) በእርግጥ፤ ስለአሁኑ ዘመን ሲናገሩ እርስ በርስ ይወጋገዛሉ። ነገር ግን፤ ስለ መብት፤ ስለ ኢኮኖሚ እና ስለ ማህበራዊ ጉዳዮች የዘረዘሯቸውን ሃሳቦች (ፖሊሲዎች) ብጠቅስላችሁ፤ ከተመሳሳይነታቸው የተነሳ አንዱን ከሌላው ለመለየት መቸገራችሁ አይቀርም። Read 2643 times Last modified on Saturday, 14 January 2012 10:46 Tweet Published in ነፃ አስተያየት Latest from “ቆንጆዎች” የሥዕል ኤግዚቢሽን ሐሙስ ይከፈታል “ሴት የላከው” ፊልም በድጋሚ ይመረቃል ቢዮንሴ እና ሌዲ ጋጋ ነጠላ ዜማ ሊያወጡ ነው የጀምስ ቦንድን ፊልም የሰራው ኤምጂኤም ከኪሳራ እየወጣ ነው “የእማዋዬ እንባ” ረዥም ልብወለድ ለንባብ በቃ “አነበብካት” እየተነበበ ነው More in this category: « የኢህአዴግ ችግሩ “ከእኔ በቀር ሌሎች አይኑሩ” ማለቱ ነው! “ቻይናው ኢህአዴግ - ስንት ዓመት ይኖራል?” » back to top ላንተና ላንቺ ጎጆ…የካንሰር ሕሙማን ማረፊያ ጎጆ የካንሰር ህሙማን ማረፊያ በአዲስ አበባ ተክለሀይማኖት በጥቁር አንበሳ ሆስፒታል አካባቢ ወደጎላ ሚካኤል በሚወስደው መንገድ ከተክለሀይማኖት ጤና ጣቢያ ውስጥ የራሱን ማረፊያ በማሰራት ስራ የጀመረ ነው፡፡ ጎጆ እንዲመሰረት ምክንያት ከሆኑት መካከል ህብረተሰብ “ናሽናል አቪዬሽን ኮሌጅ ተምሮ ችግር የሚያወራና የሚያቃስት ሰው አይገኝም” Written by ናፍቆት ዮሴፍ ህልምን እውን አድርጎ የማለፍን ያህል ስኬት የለም የዛሬው እንግዳችን በኢትዮጵያ አየር መንገድ ውስጥ አብራሪ ነበሩ-ፓይለት። በኬንያ፣ በታንዛንያና አውስትራልያ በዚሁ ሙያ ለረዥም ዓመታት አገልግለዋል። ባጠቃላይ በዚህ ሙያ ውስጥ ከሩብ ክፍለ ዘመን ርዕሰ አንቀፅ በእንቅርት ላይ ጆሮ ደግፍ ከዕለታት አንድ ቀን ሁለት እውቅ ሀብታም ገበሬዎች በአንድ መንደር ይኖራሉ። ሁለቱም ራሳቸው ላይ ምናምኒት ፀጉር አልነበራቸውም። በዚህም ምክንያት “ሁለቱ እንቁላሎች” የሚል ቅጽል ስም ተሰጥቷቸው ነበር። በጣም የሚዋደዱ ባልንጀሮች ናቸው። አንድ
በየዓመቱ ታህሳስ አንድ ቀን የሚከበረው ዓለም አቀፍ የሰብዓዊ መብቶች ቀን "እኩልነት፣ ተበላላጭነትን ማስወገድ እና ሰብዓዊ መብትን ማስፋፋት" በሚል መሪህ ቃል ተከብሯል። ይህን ዓመታዊ በዓል አስመልክቶ የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን ለመጀመሪያ ግዜ በኢትዮጵያ የሰብዓዊ መብት ግንዛቤን ለማስፋፋት ያለመ የፊልም ፌስቲቫል በአዳማ፣ በሀዋሳና አዲስ አበባ ላይ ያካሄደ ሲሆን የተለያዩ የሰብዓዊ መብቶችን የሚያነሱ የሀገር ውስጥ ፊልሞች ለእይታ በቅተዋል። አጋሩ ተጨማሪ አሣየኝ Show less የተባበሩት መንግስታት ድርጅት እ.አ.አ በ1948 ዓ.ም ያፀደቀው ዓለም አቀፉ የሰብዓዊ መብቶች ድንጋጌ፣ ሁሉም የሰው ልጆች በተፈጥሮአቸው እኩል የሆኑና የማይገሰሱ መብቶች እንዲሁም መሰረታዊ ነጻነቶች እንዳሏቸው አስቀምጧል። በዚህ መሰረት በየትኛውም የዓለም ክፍል የሚኖሩ የሰው ልጆች ያለ ዜግነት፣ የመኖሪያ ቦታ፣ ፆታ፣ የዘር፣ የሀይማኖት፣ የቋንቋ ወይም የሌላ መለያ ልዩነት፣ ሰው በመሆናቸው ብቻ እኩል የሆኑ መብቶች እንዳሏቸው የሚደነግግ ሲሆን፣ ድንጋጌው የፀደቀበት ታህሳስ አንድ ቀን፣ በየዓመቱ ዓለም አቀፍ የሰብዓዊ መብቶች ቀን ተብሎ ይከበራል። ይህ ቀን በኢትዮጵያም በየዓመቱ በተለያዩ ዝግጅቶች ሲከበር የቆየ ቢሆንም መርሆውን 'እኩልነት' ላይ መሰረት ያደረው የዘንድሮ በዓል ግን ለመጀመሪያ ጊዜ በኢትዮጵያ ዓለም አቀፍ የፊልም ፌስቲቫል በማዘጋጀት ለህብረተሰቡ የመወያያ መድረክ ፈጥሯል። ለመሆኑ ሰብዓዊ መብትንና ኪነጥበብን ምን አገናኛቸው? የፌስቲቫሉ አዘጋጅ የሆነው የኢትዮጵያ የሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን ዋና ምክትል ኮሚሽነር የሆኑት ራኬብ መሰለን አናግረናቸዋል። ምክትል ኮሚሽነር ራኬብ ኢትዮጵያ በአሁኑ ሰዓት በፖለቲካ አለመረጋጋት፣ በግጭቶች እና በተለያዩ አስቸጋሪ ሁኔታዎች እያለፈች ባለችበት ወቅት በሰብዓዊ መብቶች ዙሪያ የውይይት በር የሚከፍት የፊልም ፌስቲቫል መዘጋጀቱ ሀገሪቱ ካለችበት ቀውስ እንድትወጣ የሚያግዝ አንድ መንገድ መሆኑንም ያስረዳሉ። በዚህ ሀሳብ መነሻ መሰረት በኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ የተካሄደውና ከህዳር 28 እስከ ታህሳስ 1 2014 ዓ.ም የተካሄደው ዓለም አቀፍ የፊልም ፌስቲቫል በአዳማ፣ በሀዋሳና በአዲስ አበባ ላይ የተካሄደ ሲሆን ሰባት የተለያዩ የሰብዓዊ መብት ርዕሶችን የሚያነሱ ፊልሞች ለዕይታ መቅረባቸውን ወይዘሮ ራኬብ ጨምረው ያስረዳሉ። ለመጀመሪያ ግዜ በሰብዓዊ መብቶች ዙሪያ አተኩሮ በተዘጋጀው ፌስቲቫል በቲያትርና በፊልም ሙያ ልምድ ያላቸው አዘጋጆች በማስተባበር እና በማማከር ተሳትፈዋል። ከነዚህ አንዷ የቲያትርና የፊልም ባለሙያ እንዲሁም የመዓዛ ፊልም ፕሮዳክሽን ስራ አስኪያጅ የሆነችው መዓዛ ወርቁ አንዷ ናት። በቅርብ ግዜ በብዙ ተመልካች ዘንድ ተወዳጅ የነበረው 'ደርሶ መልስ' ተከታታይ የቴሌቭዥን ድራማ ደራሲና ዳይሬክተር የሆነችው መዓዛ ውርቁ የኪነጥበብ መሰረቱ የሰብዓዊ መብት ጉዳዮች ናቸው ትላለች። መዓዛ የኢትዮጵያ የሰብዓዊ መብት ኮሚሽን ኪነጥበቡ ከህብረተሰቡ ጋር ያለውን ቅርበት ተገንዝቦ ከፊልም ባለሙያዎች ጋር በመተባበር ፌስቲቫሉን ማዘጋጀቱ ትልቅ ጅማሮ መሆኑን ትገልፃለች። በፌስቲቫሉ ላይ ተመርጠው የቀረቡት ሙሉ፣ አጫጭር እና ዘጋቢ ፊልሞችም ይህንን አላማ ያንፀባረቁና ለውይይት የሚጋብዙ ናቸው ትላለች። የፊልም ፌስቲቫል እንደ ድግስና ፌሽታ መቆጠር የለበትም የምትለው መዓዛ በተለይ ኢትዮጵያ በተለያዩ ችግሮች አጣብቂኝ ውስጥ ባለችበት ወቅት ፌስቲቫሉ መዘጋጀቱ ወቅታዊ መሆኑን ትስማማለች። ለሶስት ቀናት በተካሄደው በዚህ ሰብዓዊ መብቶች ላይ ያተኮረ የመጀመሪያ የፊልም ፌስቲቫል ሰውነቷ፣ ቁራኛዬ፣ ብትሆንስ፣ ተጠርጣሪ፣ መንገደኛ ታሪኮች፣ አዲባናና ሰውነት የተሰኙ ፊልሞች የቀረቡ ሲሆን የሰብዓዊ መብት ኮሚሽኑን ዓላማ በአግባቡ ያሳካ እንደነበር ራኬብ ይገልፃሉ። በተጨማሪም ኮሚሽኑ በቀጣይ አመታት በሚደረጉ ፌስቲቫሎች ከፊልም በተጨማሪ ሌሎች የኪነጥበብ ስራዎችን የማካተት አላማ እንዳለው ምክትል ኮሚሽነር ራኬብ ነግረውናል። በሀገሪቱ አንዳንድ አካባቢዎች ባለው የፀጥታ ችግር ምክንያት የመጀምሪያው የፊልም ፌስቲቫል በሶስት ከተሞች ብቻ መደረጉን የሚገልፁት አዘጋጆች በቀጣይ በሚደረጉ ዝግጅቶች በመላው ኢትዮጵያ ላይ እንደሚደረጉ ገልፀውልናል።
የአሁኑ ፍጥነት-ጭነት የአሁኑ ዋጋ (2.5A ± 10%) ፣ የጭነት ፍጥነት ዋጋ-(ዝቅተኛ ማርሽ 0-400r / ደቂቃ ± 10% ፣ ከፍተኛ ማርሽ 0-1350r / ደቂቃ ± 10%) የአኮስቲክ የንዝረት ድግግሞሽ-ንዝረት≤1.67m / s2, noise≤84dB (A) ፣ ሁሉም ትርኢቶች ጥሩ ናቸው ፡፡ (የእጅ ስሜት ፣ መስማት) የማሽከርከር ኃይል: 1 ~ 18 ጊርስ = 0.8 ~ 4.5NM ዝቅተኛ-መጨረሻ MAX ከፍተኛ torque> 24N.M ከፍተኛ-መጨረሻ MAX ከፍተኛ torque> 16N.M 1 መያዣው ከ PA6-GF30 አዲስ ነገር የተሠራ ሲሆን ይህም ጠንካራ እና መውደቅን የሚቋቋም ነው ፡፡ 2 : ማርሽ ከፍተኛ ትክክለኛነት ፣ የመልበስ መቋቋም ፣ ዝቅተኛ ጫጫታ እና ረጅም የአገልግሎት ሕይወት ያለው ከፍተኛ ጥንካሬ ያለው የዱቄት ብረታ ብረትን ይቀበላል ፡፡ 3 : ሞተሩ ከፍተኛ አፈፃፀም ያላቸው መግነጢሳዊ ንጣፎችን ፣ ንፁህ ናስ ከ180-200 ድግሪ የተቀየረ ሽቦን ፣ ተከላካይ የካርቦን ብሩሾችን ይጠቀማል እንዲሁም ትልቅ የማሽከርከር ፣ ዝቅተኛ የሥራ ፍሰት ፣ ከፍተኛ የሥራ ጥንካሬ እና ረጅም የአገልግሎት ሕይወት ጥቅሞች አሉት ፡፡ 4 : የ “መሰርሰሪያ ጫጩቱ” የፕላስቲክ የብረት ብራንድ ቾክ በጥሩ ማጎሪያ እና ጠንካራ የመቆለፍ ኃይልን ይቀበላል ፣ እናም ቹክ ትንሽ ይንቀጠቀጣል ፡፡ 5 ባትሪው የተጣራ ሶስተኛ ደረጃ 1500MA / 10C የኃይል ሴል የሚቀበል ሲሆን የባትሪ አቅም ከ 300 ዑደቶች እና የኃይል መሙላት በኋላ ከ 80% በላይ ነው ፡፡ የመልቀቂያው መጠን ከፍተኛ ነው ፣ የምርት ኃይሉ ትልቅ ነው ፣ እና የባትሪው ዕድሜም ረጅም ነው። 6 : ማሸጊያው በጥሩ ጥንካሬ በሚነፋ ሻጋታ ሳጥን ውስጥ ተጭኖ ለምርቱ የተሻለ መከላከያ ያለው እና መውደቅን የሚቋቋም ነው ፡፡ 7 : የፍጥነት መቆጣጠሪያ መቀያየሪያ ከፍተኛ ሞገዶችን ለመቋቋም እና ፍጥነትን ለማረጋጋት በሚያስችል በብር የተለበጡ እውቂያዎች አማካኝነት ከፍተኛ አፈፃፀም መቀየሪያዎችን ይቀበላል ፡፡ በተረጋገጠ የኤል.ዲ. መብራቶች የታገዘ ሲሆን የመቀየሪያው ሕይወት ከ 50,000 ጊዜ በላይ ነው ፡፡ 8 የመከላከያ ሰሌዳው እጅግ በጣም አዲስ የ ‹MOSS› ቱቦን ፣ BYD ቺፕን ከመጠን በላይ ክፍያ ፣ ከመጠን በላይ ክፍያ ፣ ከመጠን በላይ ፍሰት ፣ አጭር ዙር ፣ የሙቀት መከላከያ እና ሌሎች ተግባራትን ይጠቀማል ፡፡ 9 : ቻርጅ መሙያው ትክክለኛውን መደበኛ የኃይል መሙያ ፍሰት ፣ የቋሚ ፍሰት ፣ ከመጠን በላይ የኃይል መሙያ መሙያ ፣ መረጋጋትን በመሙላት እና ለባትሪ መሙያ ጥበቃን ይቀበላል ፡፡
እቲ መሰረታዊ ክብሩን መሰሉን ነጻነቱን ንምውሓስ ብሰላማዊ መንገዲ ዝጀመሮ መድረኽ ስለ ዘይተዓወተ እታ እንኮ ምርጫ ዝነበረቶ ናብ ብረታዊ ቃልሲ ምስግጋር ኮነት። ብመስዋእቲ ብሉጻት ደቁ ረዚን ዋጋ ከፊሉ ንሓቅን ርትዕን ተዓጥቀ። ድሕሪ ሰላሳ ዓመታት ከኣ፣ ህዝቢ ኤርትራ እታ ዝብህጋን ዝምነያን ዝነበረ ነጻነቱ ከረጋግጽ በቕዐ። እቶም ንመሰል ህዝቢ ኤርትራ ንምጉዕጻጽ ዘይፍትሓዊ ውግኣት ከካይዱ ዝፈተኑ ገዛእቲ ሓይልታት ኢትዮጵያ ስዕረትን ፍሽለትን ተሰኪሞም ካብ መሬት ኤርትራ ወጽኡ። እዚ ዝምህረና ድማ እቲ መሰል ህዝቢ ንምጉዕጻጽ ዘይቅኑዕ ውግእ ዘካይድ ኣካል ናይ ግዜ ሕቶ ድኣምበር ተሰዓሪ ምዃኑ ኢዩ። ሓንቲ ሃገር ኣካል ኣህጉራዊ ማሕበረ-ሰብ ንኽትከውን ኣህጉራዊ ሕግታት ብፍላይ‘ውን ኣህጉራዊ ሰላምን ጸጥታን ንምዕቋብ ክትሰርሕ ግዴታኣ እዩ። ይኹን እምበር ህዝቢ ኤርትራ እቲ ከቢድ ዋጋ ዝኸፈለሉ ነጻነት ከየስተማቐረ ኣብዘን ዝሓለፋ ሰላሳን ሓደን ዓመታት፣ ዓንዳሪ ጉጅለ ኢሳያስ ንሃገርና ናብ መወዳእታ ዘይብሉ ውግኣት ከእትዋ ጸኒሑን ኣሎን። እዚ ዕንደራ እዚ ብውሕዱ ክልተ ውጽኢታት ኣኸቲሉ። በቲ ሓደ ወገን ጉጅለ እሳያስ ኣብ ሓሙሽተ ውግኣት መንእሰይ ኤርትራ ብምጥባስ ህዝብና ኣብ ምጽናት ደይመደይ ኢሉ ተተሓሒዝዎ ይርከብ። በቲ ሓደ ከኣ ጉጅለ እሳያስ ኣብ ክንዲ ንኣህጉራዊ ሰላምን ጸጥታን ንምዕቃብ ዝሰርሕ፣ ኰነ ኢሉ ኣንጻር ልዑላውነት፡ ግዝኣታዊ ምሉእነትን ከምኡ’ውን ፖለቲካዊ ናጽነት ካልእ ሃገር እንዳደፈረ ምስ ቻርተር ሕቡራት ሃገራት ዘይቃዶን ጸረ-ሰላምን ጸጥታን ዞባና ክሰርሕ ጸኒሑ ጌና ከኣ ይሰርሕ ኣሎ። ኣብዚ እዋን’ዚ ውልቀ መላኺ ኢሳያስ ውልቃዊ ረብሓኡ ንምርግጋጽ፣ ሰራዊት ኤርትራ ዶብ ኣስጊሩ ኤርትራውያን ካብ ዕሸል ትሕቲ ዕድመ ክሳብ ብዕድመ ዝደፍኡ ሽማግለታት ብሓይሊ ኣገዲዱ እናገፈፈ፡ ብዘይብቑዕ ወተሃደራዊ ታዕሊም፣ ነብሶም ኣብዘይከላኸልሉን ኣብ ዘይምልከቶምን ውግእ ጸረ-ህዝቢ ትግራይ ኣትዮም ይቕዘፉ ኣለዉ። እቲ ኣዝዩ ዘስደምም ድማ መሬት ኤርትራ ንውጹዕ ህዝቢ ትግራይ ንምርጋጽ ብኣሽሓት ዝቑጸሩ ሰራዊት ኢትዮጵያ መሬት ኤርትራ ክጥቀምሉ ምሃብ እዩ። ክጥቀምሉ መሬት ምፍቃድ ጥራሕ ዘይኰነስ፣ ጉጅለ እሳያስ ምስ ናይ ኢትዮጵያ ሰራዊት ብሓባር ናይ ሓባር ቅዲ ኲናት ምውጣን፡ መደብ ምውጻእን ከምኡ’ውን ምፍጻምን ይካየድ ኣሎ። እዚ ኩሉ ኣብ ልዕሊ ሕዝቢ ትግራይ ዝተፈላለዩ ገበናት ንምፍጻም‘ዩ። ንኣከባቢ ሰላምን ጸጥታን ንምዝራግ ኰነ ገበን ኣብ ልዕሊ ህዝቢ ትግራይ ንምፍጻም፣ ካብ ሽማግለታት ክሳብ ትሕቲ ዕድመ ዝዀኑ መንእሰያት ብምግፋፍን ዓዲታት ኤርትራ ኣባዲምካ ናብ ውግእ ክተት ኢልካ አብ ዘይምልከቶ ውግእ ምጥጣቕን፣ መወዳእታ ዕላምኡ ንህዝቢ ኤርትራ ንምጽናት ምዃኑ ናይ ኣዳባባይ ምስጢር ኮይኑ ኣሎ። ናይ ሃገር ሰብኣዊ ጸጋ እንድሕሪ ብጉጅለ እሳያስ ጸኒቱ ሃገር ዝከላኸለላ ዘይብላ ጥራሐ ምስ ተረፈት፣ ልዕላውነት ኤርትራውን ኣብ ሓደጋ ተሳጢሑ ምህላዉ ዘጠራጥር ኣይኮነን። ሎሚ ዓንዳሪ ጉጅለ ኢሳያስ ንህዝብና ፍቕሪ ሃገሩ መዝሚዙ፣ ናብ ትግራይ ምእታዉ ልዕላውነትና ንምሕላው‘ዩ እንዳበለ ንምድንጋር ናይ ሓሶት ፕሮፓጋንዳ ይነዝሕ ኣሎ። እቲ ሓቂ ግን እቲ ቀዳማይ ጸላኢ ህዝቢ ኤርትራ ጉጅለ እሳያስ ኣፈወርቂ እዩ። ንልዕላውነት ኤርትራ ኣብ ሓደጋ ኣእትዮ ዘሎ ባዕሉ ኢሳያስን ጉጅልኡን ኢዮም። እዚ ናብ ኤርትራ ዝኣቱ ዘሎ ብአማኢት አሽሐት ዝቚጸር ናይ ኢትዮጵያ ሰራዊትን ማእለያ ዘይብሉ አጽዋርን ንምሸቱ ከምጽኦ ዝኽእል ሐደገኛ መዘዝ ክንግንዘብ ይግባእ። እዚ አማስያኡ ንኤርትራን ሃገራዊ ልዑላውነታን አዝዩ ዝህድድን አብ ሐደጋ ዘእቱ አስጋኢን ኢዩ። ኣብ‘ዚ እዋን’ዚ ኣብ ክልል ትግራይ ሰራዊት ኤርትራ ኣብ ዝሳተፎ ዘሎ ውግኣት፣ ደብዳብ ነፍርትን ከበድቲ ብረትን ኣሰኒኻ ዝግበር፣ ዓድታትን ሰላማዊ ህዝቢ ምቕታልን፣ ትሕተ ቅርጻ ምፍራስን ሰባት ምርሻንን፣ ካብዚ ንላዕሊ ግፍዒን ህልቂትን የልቦን። እዞም ግፍዕታት እዚኣቶም ናይ ውግእ ገበናት ይኹኑ ገበናት ጸረ-ሰብኣውነት ዘሕትቱ ምዃኖም ምስትውዓል የድሊ። ካብዚ ሓቂ’ዚ ብምብጋስ ውድብ ሓድነት ኤርትራውያን (ውሓኤ) እዚ ዝስዕብ ጸዋዒታ ተቕርብ፣ ዝኸበርካ ሰራዊት ኤርትራ! እቲ ክትመሃረሉን ክትምዕብለሉን፣ ክትወልደሉን ዝግብኣካ ዕሸል ዕድሜኻ ኣብ ደረት ኣልቦ ዝኾነ ኣገልግሎት ተጸሚድካ ተገዲድካ እተሕልፎ ዘሎኻ ከይኣክል፣ ውልቀ መላኺ ኢሳያስ ናይ ውልቃዊ ረብሕኡ ንምርዋይ ኣብ ዘይምልከተካ ውግእ የጽንተካ ከምዘሎ ፈሊጥካ፣ ካብ ዘይምልከተካ ኲናት ትግራይ ስሒብካ ኣብ ጐድኒ ጠለብ ህዝብኻ ደው ክትብል ነማሕጽን። ዝኸበርካ ኣብ ደገን ኣብ ውሽጢ ዓድን እትነብር ህዝብና! ውግእ መዓስ ከም ትጅምሮ ድኣምበር መዓስ ከም ዝውዳእ ኣይፍለጥን። ስምብራት ውግእ ድማ ንዘኸትሎ ሞት፡ ስንክልናን ዕንወትን ከምኡ’ውን ስነ-ኣእሙራዊ ሳዕቤናትን ብቐሊል ዝምዘን ኣይኮነን። ውልቀ መላኺ ኢሳያስ አፍወርቂ፣ ሃገርና ኤርትራ ናብ አዝዩ ሐደገኛ ዝኾነ መአዝን ጥፍኣት ሒዙዋ ይጉዓዝ ከምዘሎ ተረዲእና፣ ንሰብአዊ ክብርና ከም ህዝቢ፣ ንልዑላውነትና ከኣ ከም ሃገር ንምውሓስ፣ ዘለና ኩሉ ዓቕምና ጸንቂቕና፣ ናብ አዝዩ ሐያል ሓርነታዊ መኸተ ጸረ-ስርዓት ገባቲ ጉጅለ እሳያስ ክንኣቱ ዘገድድ ክውንነት መድረኽ ይሓተና ኣሎ። ኣብ’ዚ እዋን’ዚ ሰራዊት ኤርትራ ዝሳተፎ ዘሎ ደማውን ኣጽናትን ውግእ፣ ደብዳብ ነፈርትን ከበድቲ ብረትን ኣብ ልዕሊ ሰላማዊ ህዝቢ ትግራይ ዘስዕቦ ዘሎ ቅትለትን፣ ኣብ ልዕሊ ስቪላዊ ናይ ኣገልግሎት ትካላት ዘውርዶ ዘሎ ዕንወትን፣ ምርሻን ሲቪል ሰባትን ወዘተ ኩሎም መልክዓት ገበናት ናይ ወራር ገበን፡ ናይ ውግእ ገበን፡ ከምኡ’ውን ገበናት ጸረ-ሰብኣውነት፡ ከስዕቡ ስለ ዝዀኑ ውሓኤ ከም ንፍትሒ ዝቃለስ
ወግ አጥባቂዎች በአብላጫ የተቆጣጠሩት የዩናይትድ ስቴትስ ጠቅላይ ፍርድ ቤት እአአ በ1973 የፅንስ ማቋረጥ ህገመንግስታዊ መብት ሆኖ እንዲፀድቅ ያስቻለውንና ሮይ እና ዌድ በመባል የሚታወቀውን የፍርድ ሂደት ሽሮታል። ስድስት ለ3 በሆነ ድምፅ ባለፈው ሳምንት የተላለፈው ይህ ውሳኔ የመጣው፣ ከፍተኛው ፍርድ ቤት በመሳሪያ ላይ የሚደረገውን ቁጥጥር በማላላት ውሳኔ ካሳለፈ በኃላ ሲሆን የአሜሪካ ምክርቤት በመሳሪያ ቁጥጥር ዙሪያ ያሳለፈውንና በፕሬዚዳንት ጆ ባይደን የተፈረመውን ውሳኔ የሚፃረር ነው። የአሜሪካ ድምፅ ዘጋቢ አራሽ አራብሳዲ በፍርድ ቤቱ ውሳኔ ዙሪያ ያጠናቀረው ነው። ባለፈው ሳምንት አርብ የዩናይትድ ስቴትስ ጠቅላይ ፍርድ ቤት በህገ መንግሥት ተሰጥቶ የነበረውን ፅንስ የማቋረጥ መብት መሻሩን ተከትሎ ቅዳሜ እለት ተቃዋሚዎች ዋሽንግተን ወደሚገኘው ፍርድ ቤት አቅንተዋል። ከ50 አመት በላይ ያስቆጠረውና በሮይ እና ዌድ መሀከል የተደረገው የፍርድ ቤት ክርክር ላይ ተመርኩዞ የሴቶችን የመምረጥ መብት የሚያስከብረው ህግ መሻር ከፍተኛ ተቃውሞ አስነስቷል። አርብ እለት አሪዞና ክፍለግዛት በሚገኘው የምክር ቤቱ ህንፃ ዙሪያ በሺዎች የሚቆጠሩ በሁለቱም ወገን የሚከራከሩ የመብት አቀንቃኞች ያካሄዱት ሰልፍ የህግ አወጣቱን ሂደት ለተወሰነ ግዜ አስተጓጉሎት ነበር። ሰልፈኞቹ በመስታወት የተሰራውን የህንፃውን በር መደብደብ ሲጀምሩ ህግ አስከባሪዎች በተሰበሰበው ህዝብ ላይ አስለቃሽ ጋዝ መተኮሱንም የሀገር ውስጥ ዘገባዎች ያሳያሉ። በርግጥ የሮይ እና ዌድ ህግ መሻር ማለት በመላ ሀገሪቱ ፅንስ የማቋረጥ እግድ ተጥሏል ማለት አይደለም። ሆኖም ውሳኔው ለተለያዩ ክፍለ ግዛቶች መልዕክት ያስተላልፋል። በሪፐሊካኖች የሚመሩ አብዛኞቹ ክፍለግዛቶች በግዛታቸው ፅንስ ማቋረጥ እንዲታገድ ለማድረግ ዝግጁ ናቸው - ፅንሱ የተፈጠረው በአስገድዶ መድፈር፣ በዘመዳሞች መሀከል በተደረገ ግንኙነት ወይም ለእናት ህይወት በሚያሰጋ መልኩ ቢሆንም እንኳን። የአሜሪካ የቴሌቭዥን ጣቢያ ከሆነው ኤቢሲ የቴሌቭዥን ጣቢያ ጋር ቃለ መጠይቅ ያደረጉት የደቡብ ዳኮታ ሪፐብሊካን ገዢ ክሪስቲ ኖውም ስለጉዳዩ ተጠይቀው ይህን ብለዋል። "የጠቅላይ ፍርድ ቤቱ ያሳለፈው ውሳኔ አንድ ጥሩ ነገሩ ክፍለግዛቶች የየራሳቸውን ውሳኔ እንዲወስኑ ስልጣኑን መስጠቱ ነው። ስለዚህ አሁን ውሳኔውን ተከትሎ ቀጣዩ የእያንዳንዱ ግዛት እና የየግዛቱ ህግ አውጪ ነው የሚሆነው። እናም ህዝቡ ህጉ በሚኖርበት አካባቢ ምን መምሰል አለበት በሚለው ላይ ከመረጣቸው ወኪሎቹ ጋር ይነጋገራል።" ጠቅላይ ፍርድ ቤቱ በፅንስ ማቋረጥ ዙሪያ ያሳለፈው ውሳኔ ሌሎች ተመሳሳይ አነጋጋሪ ውሳኔዎችን ተከትሎ የመጣ ሲሆን ከነዚህ አንዱ በሀገሪቱ በተከታታይ የተካሄዱ የመሳሪያ ጅምላ ግድያዎችን ተከትሎ የመሳሪያ ቁጥጥር እንዲደረግ ፓርቲዎቹ ያለልዩነት ድጋፍ እያደረጉ ባሉበት ወቅት ቁጥጥሩ እንዲላላ የተወሰነው ውሳኔ ነው። የማሳቹሴትስ ዲምክራቲክ ተመራጭ ሴናተር ኤሊዛቤት ዋረን ከኤቢሲ ቴሌቭዥን ጣቢያ ሲናገሩ ይህን ብለዋል። "ፍርድ ቤቱ ተዓማኒነቱን አጥቷል። በመሳሪያ ቁጥጥር እና በምርጫ ዙሪያ ካሳለፉት ውሳኔ በኃላ ቀርቶ የነበረውን ትራፊ እምነት አቃጥለውታል። በቃ በሮይ እና ዌድ ውሳኔ ላይ ባሳለፉት ውሳኔ የመጨረሻውን ጠብታ ወስደው እሳት ለኩሰውበታል።" የሮይ ውሳኔ ከዩናይትድ ስቴትስ ውጪም ከፍተኛ ተፅእኖ የሚያሳድር ነው። ለተመሳሳይ ፆታዊ ግንኙነት ድጋፍ በማድረግ በፓሪስ በተካሄደ ሰልፍ ላይ አንዳንድ አቀንቃኞች ፈረንሳይ የፅንስ ማቋረጥ መብትን ህገመንግስታዊ እንድታደርግ ጠይቀው ነበር። ልክ እንደ ዩናይትድ ስቴትስ ፈረንሳይም ለግማሽ መዕተ አመት የሚሆን ግዜ የፅንስ ማቋረጥ መብትን ስታስከብር ቆይታለች። ከሰልፈኞቹ አንዷ ማሪአ ተሌስካ ነች። "የሆነ የወንድ የበላይነት የነገሰበት ብሄራዊ ስሜት እየተሰራጨ ያለ ይመስለኛል። ነገር ግን እነደዚህ አይነት ወግ አጥባቂ ጠቅላይ ፍርድ ቤትበዩናይትድ ስቴትስ በመኖሩ መብታችንን ጠቅልለው እየወሰዱት ነው። እንደ ወጣት ሴት በሰውነቴ ላይ የምፈልገውን የማድረግ መብት ኖሮኝ ነው የኖኩት። አሁን ሴት ልጄ ወደ አሜሪካ ብትመጣ ይሄ መብት አይኖራትም ማለት ነው። ይሄ ልብ የሚሰብር ነገር ነው።" በሌላ በኩል በዩናይትድ ስቴትስ የፅንስ ማቋረጥ የሚቃወሙ አቀንቃኞች ለአስርት አመታት የኖረው የፍርድ ሂደት በመታገዱ ውሳኔው አስደስቷቸዋል። ከነዚህ አንዷ ሌክሲ ሆል 'ክርኤትድ ኢኳል' የተሰኘ ፅንስ ማቋረጥን የሚቃወም ድርጅት ውስጥ አቀንቃኝ ስትሆን ለአሶስዬትድ ፕሬስ ይህን አስተያየት ሰጥታለች። "ይሄ ለኛ እጅግ የሚያስደስት ጊዜ ነው። ሮይ እና ዌድ የተባለውን ውሳኔ የሚቀለብሰው ውሳኔ ሲተላለፍ ሰማኒያ የምንሆን የመኖርን መብት የምንደግፍ ሰዎች ሰዎች አንድ ክፍል ውስጥ ተሰብስበን ነበር። በጣም ነው የተደሰትነው። ስራው መቀጠል እንዳለበት እና ገና ብዙ የሚሰራ ስራ እንዳለም እናውቃለን።" የሮይ እና ዌድ የተሰኘው የፅንስ ማቋረጥን መብት የሚያስከብረው ውሳኔ አርብ እለት ከተሻረ በኃላ አስር የአሜሪካ ክፍለ ግዛቶች ፅንስ ማቋረጥ እንዲታገድ አድርገዋል።
በዛሬው ሴቶች በጋቢና፡- ተምሳሌት ኪችን የተሰኘ ሙሉ ለሙሉ በሴቶች የሚመራ እና ሴቶችን ለመደገፍ የሚሰራ ሬስቱራንት አጋር መስራች ከሆነችው ፍትህ አስራት ጋር ኤደን ገረመው ቆይታ አድርጋለች፡፡ ብቅ ባይ መስኮት የድምፅ መስምያ አጋሩ ተጨማሪ አሣየኝ Show less በተማሪ ቤት የሚተዋውቁ ከአስር በላይ ወጣቶች ለአገራቸው ያላቸውን ለማበርከት እየተሰባሰቡ ምክር ጀመሩ፡፡ ለሚያዩዋቸው አብዛኞቹ የህብረተሰብ ችግሮች መነሻቸው የሴቶች አለመማር መሆኑን ተገነዘቡ፡፡ ስለዚህም ሴቶችን በቁዋሚነት ለመርዳት ምን እናድርግ የሚለውን ሃሳብ ማንሸራሸር ጀምሩ፡፡ ይህ ሂደት ግን ቀላል አልነበረም፡፡ ስለዚህም ብዙዎቹ ሳያስቡት በሕይወት ጉዳዮች እየተያዙ ቀሩ፡፡ ይሄን ሃሳብ ለመልቀቅ ያልፈቅዱ ሶስት ውጣት ሴቶች፡- ማስረሻ አየለ፣ ሳምራዊት መስነር እና ፍትህ አስራት ግን እ.ኤ.አ 2015 ዓ.ም ተምሳሌት ኪችንን መሰረቱ፡፡ ማንኛዋም ያለተማረች ሴት ልትስራው የምትችለው ነገር ቢኖር የምግብ ስራ መሆኑ ለተምሳሌት ኪችን መመስረት ምክንያት ሆኗል፡፡ በተምሳሌት ኪችን ውስጥ እራስን ማብቃት፣ መተጋገዝ፣ ትምህርት መማር፣ የሕክምና ውጪ ሽፋን፤ ገንዘብ መቆጥብ፣ አገልግሎት መስጠት፣ ተያይዞ ለማደግ መጣርን ሁሉም ተማሩበት፡፡ ተምሳሌት ከስራ ዕድል ውጪ ሁለንተናዊ ጥቅም የሚገኝበት በቅብብሎሽ ለሌሎች የሚተላለፍ ማሕበረስብ ተኮር የንግድ ስራ ድርጅት ነው፡፡ በአሁን ሰዓት ሁለተኛ ቅርንጫፉን በቦሌ ለመክፈት በዝግጅት ላይ የሆነው ተምሳሌት ሃያ ሶስት የሚሆኑ ሰራተኞች አሉት፡፡ ሙሉ ለሙሉ የሚያገኘውን ገቢ ሴቶችን ለማብቃት የሚጠቀምው ተምሳሌት፤ የንግድ ስራ ለመጀምር መነሻ ለሚፈልጉ ሴቶች የመነሻ ገንዘብ በብድር ይሰጣል፡፡ በአዲስ አበባ ቆሼ አካባቢ ላለ የምግብ ፕሮግራም እንጅራ፣ ፓስታ እና የተለያዩ ነገሮችን በዓይነት ይረዳል፡፡ ለዚህ ሁሉ መሳካት ታዲያ በተምሳሌት ኪችን አዘውታሪ የሆኑ በጎ ፍቃደኞች እና አጋር ወንዶችም አብረው እንዳሉበት ሰምተናል፡፡ ተምሳሌት ኪችንን መጠቀም እራሳቸውን እና ለሚፈልጉ ሴት ወጣኒያን ፕሮግራማቸውን እንዲያስተዋውቁ ቦታውን በነፃ ክፍት አድርጕል፡፡ ኤደን ገረመው የተምሳሌት ኪችን አጋር መስራች ፍትህ አስራት እና ከፕሮግራሙ ተሳታፊ እና ስራአስኪያጅ ፍሬህይወት ሽፈራሁ ጋር ቆይታ አድርጋለች፡፡
ልፍንታውያን ወረርቲ ህዝቢ ትግራይ መሊኦም ንምፅናት ብኩሉ ግንባራት መጠነ ሰፊሕ ወራራት እናካየዱ እንትኾኑ ሰራዊት ትግራይ ድማ ህልውና ህዝቡ ንምሕላው ክብል ብዝገርም ፅንዓት ተሪካዊ ተጋድሎ የካይድ ኣሎ። ደመኛታት ፀላእቲ ኣብ ዝረገፅዎም ከባቢታት ህዝብና ብኣልማሚት ብምጭፍጫፍ እናካየድዎ ዝመፅኡ ጀኖሳይድ ብዝኸፍአ መልክዑ ይፍፅምዎ ኣለዉ። እዞም ሓይልታት ጥፍኣት ብኩሉ ከባቢታት ዝጀመርዎ ቅሉዕ ውራር ኣጠናኺሮም ዝቐፀሉ እንትኾኑ ሎሚ 07 ጥቅምቲ 2015 ዓ.ም ናብ ከተማ ሽረ እንዳስላሴ ኣትዮም ኣለዉ። ሓየት ሰራዊት ትግራይ እውን ሓያል ናይ ሞትን ሕየትን ርብርብ ይቕፅል ኣሎ። ኣብ እዋን ኩናት ናይ ከባቢታት ምድፍፋእ ባህርያዊ ኮይኑ እዞም ወረርቲ ሓይልታት ንከተማ ሽረ ሓዊሱ ንግዜኡ ገለ ገለ ከባቢታት ዋላ እንተተቖፃፀሩ ኣብ መወዳእታ ዓወት ናይ ህዝቢ ትግራይ ምዃኑ ብምርዳእ ዓቕሙ ዝፈቐደሉ ሕድሕድ ትግራዋይ ኩሉ ብፅንዓት ክምክት ይግባእ። ፀላእትና ናይ መወዳእታ ዓቕምና ተጠቒምና ብፅንዓት እንተዘይመኪትናዮም ነቲ ክሳብ ሕዚ እናፈፀምዎ ዝመፅኡ ግፍዕን በደልን ብዝለዓለ ብርክን ኣብ ታሪኽ ዓለም ተራእዩ ዘይፈልጥን ብርሰት ኣብ ልዕሌና ከምዝፍፅሙ ብምግንዛብ ኩሉ ትግራዋይ ኩሉመዳያዊ ቃልሱ ከሕይል ማእኸላይ ኮማንድ ፃውዒቱ የቕርብ። ክሳብ ሕዚ ፀላእትና ኣብ ዝረገፅዎምን ብመዳፍዕ ደብዳባት ኣብ ዘካይዱሎምን ከባቢታት ብርክት ዝበለ ንሞትን መቑሰልትን ተዳሪጉ ብኣማኢት ኣሽሓት እውን ካብ መረቤቱ ተመዛቢሉ ኣሎ። እቲ ካብ ጥይትን ሕማምን ከም ገለ ገይሩ ዝተረፈ ህዝቢ ትግራይ ካብ መረቤቱ እናመዛበሉ ብጥምየት ከርግፍዎ ኩሉ ዓይነት ጥፍኣት እናፈፀሙ እዮም። ማሕበረሰብ ዓለም ነዚ ኣብ ልዕሊ ህዝብና እናዝበፅሐ ዘሎ ኩለመዳያዊ በደልን ጥሕሰት ዓለምለኸ ሕግታትን ብዝግባእ ተረዲኡ ህፁፅ ፍታሕ ክህብን ግቡኡ ክዋፃእን ይግባእ። ስለዝኾነ ድማ ተፃብኦታት ብህፁፅ ጠጠው ክብሉን ሰብኣዊ ሓገዝ በዘይ ዓንቀፍቀፍ ናብ ትግራይ ንክኣቱን ማሕበረሰብ ዓለም ሓላፍነቱ ብህፁፅ ንክዋፃእ ማእኸላይ ኮማንድ ትግራይ ይፅውዕ። ኣብ መወዳእታ ልፍንታውያን ወረርቲ ሓይልታት ህዝቢ ትግራይ መሊኦም ንምጥፋእ ዘሎን ዘየሎን ዓቕሞም ፀንፊፎም ብምጥቃም ዋላ’ኳ ይረባረቡ እንተሃለዉ ህዝቢ ትግራይ ህልውንኡ ንምርግጋፅ ኢሉ ቅኑዕ ዕላማ ሒዙ ብፅንዓት ፍትሓዊ ቓልሲ ዘካይድ ዘሎ ህዝቢ ስለዝኾነ ንኩሎም ብድሆታት መኪቱ ብዓወት መሰስ ከምዝብል ኣየጣራጥርን። ስለዝኾነ’ውን ኩሉ ትግራዋይ ኣብዛ ወሳኒት ናይ ግጥም ምዕራፍ ንዘይተርፍ ዓወት ብኹሉ ዓቕሙ ከቲቱ ታሪኻዊ ሓላፍነቱ ክዋፃእ ማእኸላይ ኮማንድ ደጊሙ ይፅውዕ።
ሚቀጥለው ወር በሩስያ መሪነት ሶቺ ላይ የሚከፈተው የሶሪያ ሰላም ድርድር ከሶሪያ ሕዝብ ሰፊ ድጋፍ ያለው መሆኑን እና የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ለሚሸመግለው የሰላም ሂደት መሰረት እንደሚጥል የሩስያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌይ ላቭሮቭ ተናገሩ። በሚቀጥለው ወር በሩስያ መሪነት ሶቺ ላይ የሚከፈተው የሶሪያ ሰላም ድርድር ከሶሪያ ሕዝብ ሰፊ ድጋፍ ያለው መሆኑን እና የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ለሚሸመግለው የሰላም ሂደት መሰረት እንደሚጥል የሩስያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌይ ላቭሮቭ ተናገሩ። ላቭሮቭ ይህን የተናገሩት አርባ የሶሪያ ሽምቅ ተዋጊ ቡድኖች እንድ ላይ ሆነው በወሰዱት አቋም ሩስያ የመንግሥታቱን ድርጅት የሰላም ሂደት በብልጠት ለማደናቀፍ እየሞከረች ናት ብለው በመወንጀል በሶቺው ጉባዔ ላይ አንካፈልም ካሉ በኋላ ነው። ሩስያ የምትፈልገው ፕሬዚደንት ባሻር አል አሳድ ከሥልጣን ይውረዱ የሚለውን ጥያቄያችንን ለማስሰረዝ ነው ሲሉ አማፅያኑ ከሰዋል። በሰላም ድርድር የሚሸመግል ከወገንተኝነት ነፃና ሃቀኛ ሊሆን የሚገባው ሆኖ ሳለ የሶሪያ መንግሥት ከማናቸውም ኃይለኛ ደጋፊ የሆነችው ሩስያ ግን አይደለችም ብለዋል አማፅያኑ፡፡
የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝን ለመከላከል ሰዎች በግል የሚጠቀሟቸው ግብዓቶች የአካባቢ አየር ብክለት እያስከተሉ እንደሆነ የአየር ንብረት ለውጥ ተሟጋቾች እየገለፁ ነው። ይህ ስጋት ያሳሰባቸው በእንግሊዝ አገር የሚገኙ ካምፓኒዎች ከፕላስቲክ ነፃ የሆኑና በቀላሉ የሚበሰብሱ፣ ነገር ግን ከአንዴ በላይ ጥቅም ላይ የሚውሉ የአፍና አፍንጫ መሸፈኛ ጭምብሎችን ማምረት ጀምረዋል። የቪኦኤዋ ዘጋቢያችን ማሪያማ ዲያሎ ያጠናቀረችውን ሪፖርት ስመኝሽ የቆየ እንደሚከተለው ታቀርበዋለች። ዋሽንግተን ዲሲ — በየመንገዱ ዳር ወይም በየቆሻሻ መጣያውግ ውስጥ ወድቀው የሚታዩት ከፕላስቲክ የተሰሩ የእጅ ጕንቶች አሁንም በኮርኖና ቫይረስ ስጋት ውስጥ እንደምንኖር የእለት-ተእለት ማስታወሻችን ናቸው። በእንግሊዝ አገር የሚገኝ የፕላስቲክ ፕላኔት የተሰኘ ድርጅት የጋራ መስራች የሆኑት ሲያን ሱዘርላንድ፣ አገራት ዜጎቻቸውን ከዚህ ወረርሽኝ ለመጠበቅ በሚያደርጉት ትግል ቫይረሱን ለመከላከል የሚያስፈልጉ ግብዓቶች ፍላጎት እንዲጨምር ማድረጉን ያስረዳሉ። "የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ከጀመረ ወዲህ የፕላስቲክ ምርቶች መጠን ማሻቀብ ሁላችንም የምናስተውለው ነው። በተለይ ደግሞ በፕላስቲክ የተሰሩ የቫይረሱ መከላከያ ግብዓቶች ምርት እጅግ በጣም ጨምሯል።" ሱዘርላንድ፣ የግብዓቶቹ ምርቶች ምን ያክል እንደጨመረ እንግሊዝን ምሳሌ አድርገው ሲያስረዱ፣ ወረርሽኙ አገሪቱ ውስጥ ከገባበት የካቲት መጨረሻ አንስቶ እስከ ሚያዚያ ባለው ጊዜ ወደ 750 ሚሊዮን የሚጠጋ የኮሮና ቫይረስ መከላከያ ግብዓት በእንግሊዝ አገር ለቫይረሱ የፊት ለፊት ተጋላጭ ለሆኑ ሰራተኞች እንዲከፋፈል ተደርጕል ይላሉ። "ለአንድ ግዜ ተጠቅመን አውልቀን ወደ ቆሻሻ መጣያ የምንጨምራቸው ግብዓቶች ካልተቃጠሉ በስተቀር ለዘለዓለም ምንም አይሆኑም። ለዛ ነው ለተፈጥሮ ተስማሚ በሆኑ ምርቶች ልንተካቸው ይገባል የምንለው።" ሌላው ሪል ብራንድስ የተሰኘ፣ ለአካባቢ ተስማሚና አስተማማኝ በሆኑ ምርቶች የማሸግ ስራ የሚሰራ ድርጅት ካለፈው ግንቦት ወር አንስቶ በሳምንት ከሚሊዮን በላይ የፊት መሸፈኛ ፕላቲኮችን ማምረት ጀምሯል። የድርጅቱ መስራች የሆኑት ኢያን ቤትስ ድርጅታቸው የሚያመርቷቸው ለኮሮና ቫይረስ መከላከያነት የሚውሉት የፊት መሸፈናዎች ለተፈጥሮ ተስማሚ ከሆኑ ቁሳቁሶች እንደተሰሩ ያስረዳሉ። "ሙሉ ለሙሉ በቀላሉ ሊበሰብሱ ከሚችሉና ለረጅም ግዜ ሊቆዩ ከሚችሉ ቁሳቁሶች ነው የምንሰራቸው። ለምሳሌ ፊትን የሚሸፍነው ክፍል ከዛፍ ከሚገኝ ቃጫ ነው የሚሰራው። መጨረሻ ላይ እንዴት አስተላላፊ መስታወት ሆኖ እንደሚወጣ እራሱ አስገራሚ ሂደት ነው። የኮፍያውን ክፍል ደግሞ ለአጠቃቀም ምቹ በሆን ሁኔታ ከካርቶን ነው የምንሰራው። ስለዚህ ከእሽጉ ሲወጣ ምንም አይነት የመገጣጠም ስራ ሳይኖረው በቀጥታ ጭንቅላት ላይ ማጥለቅ ነው። " ሪል ብራንድስ በቅርቡ ጋዎኖችንና የእጅ ጕንቶችንም ማምረት እንደሚጀምር ቤትስ ያስረዳሉ። ልክ እንደ ሪል ብራንድስ እንግሊዝ ውስጥ የሚገኙ ሌሎች ካምፓኒዎችም ዘላቂ ጥቅም መስጠት የሚችሉ የኮሮና ቫይረስ መከላከያ ምርቶችን ወደማምረት ፊታቸውን እያዞሩ ነው። ከነዚህ አንዱ 'ኦሽን ቪዩ' የተሰኘ ደግመው ጥቅም ላይ የሚውሉ "VP195" የተሰኙ የፊት መሸፈኛ ጭምብሎችን የሚያመረተው ድርጅት ነው። የድርጅቱ የስራ ሂደት ሀላፊ ኒኮል ማክደርሞት፣ በሶስት ደረጃ የሚሰሩት የፊት ማስኮች እስከ 30 ጊዜ መታጠብ ይችላሉ። "አሁን የምናረጋቸው የፊት ማስኮች አንድ ግዜ፣ አንድ ቀን ብቻ አርገን የምንጥላቸው መሆኑ እብደት ይመስለኛል። ልክ ቁምሳጥናችን ውስጥ ያሉ በየግዜው የምንለብሳቸውን ልብሶች አንድ ግዜ እየለበሱ እንደመጣል ማለት ነው። ይሄ ዘላቂነት የለውም።" የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ያወጣው ሪፖርት በየእለቱ እየተጠቀምን የምንጥላቸው ራስን ከኮሮና ቫይረስ መከላከያ ግብዓቶች በየአመቱ ወደ ውቅያኖሶች ውስጥ የሚገቡትን 13 ሚሊዮን ቶን የሚሆኑ የፕላስቲክ ምርቶች የበለጠ እንዲጨምሩ ሊያደርግ እንደሚችል ያሳያል።
የአካባቢው ነዋሪዎች ለቪኦኤ እንደተናገሩት ሁለት በመኪና ላይ የተጠመዱ ፈንጂዎች ላማጋላይ የተባለውን የአካባቢውን የመንግሥት አስተዳደር ቢሮ ኢላማ አድርገው እንደነበር ተናግረዋል። ፍንዳታውን ተከትሎ ከፍተኛ የሰው ጉዳት ሊኖር እንደሚችል በአካባቢው የሚገኙ ምንጮች ተናግረዋል። ላማጋላይ የተባለው የአስተዳደር ማዕከል የሂራን ክልል አገረ ገዢን ጨምሮ፣ ሌሎች ባለሥልጣናት ቢሮ እንደያዘ ታውቋል። በለደወይን ከሶማሊያ መዲና 337 ኪ.ሜ. ላይ የምትገኝ ሲሆን፤ በቅርቡ የአካባቢው ነዋሪዎችና ባለሥልጣናት ከሃገሪቱ ጦር ጋር በመተባበርና ከፍተኛ ዘመቻ በማድረግ፣ በርካታ ቁጥር ያላቸውን መንደሮች ከአል-ሸባብ ቁጥጥር ነፃ አውጥተዋል። የዛሬው ፍንዳታ የተከሰተው እንድ ከፍተኛ የአል-ሻባብ መሪ ሀራምካ በተሰኘ ቦታ ቅዳሜ ዕለት መገደሉን የሃገሪቱ መንግሥት እሁድ ማምሻውን ማሳወቁን ተከትሎ ነው። የሀገሪቱ ማስታወቂያ ሚኒስቴር እንዳለው፣ ከአል-ሻባብ መሥራቾች አንዱ የሆነው አብዱላሂ ናዲር የተገደለው የሶማሊያ ብሄራዊ ጦር ከዓለም አቀፍ አጋሮቹ ጋር በመተባበር ባደረገው የተቀናጀ ጥቃት ነው። ናዲር ያለበትን ለጠቆመ 3 ሚሊዮን ዶላር እንደምትሸልም ዩናይትድ ስቴስት አስታውቃ ነበር። ሃራምካ የተባለውና የተገደለበት አካባቢ በአል-ሻባብ ቁጥጥር ሥር ያለ ሥፍራ ሲሆን፣ ዘመቻው የአየር ጥቃትን ያካተተ ሳይሆን አይቀርም ተብሏል። በአል-ሻባብ ላይ የአየር ጥቃት ኣካሄደ እንደሆነ የሚናገረው በአፍሪካ የዩናይትድ ስቴትስ ወታደራዊ ዕዝ እስከአሁን በጉዳዩ ላይ ያለው ነገር የለም።
የአሜሪካው የውጪ ጉዳይ መስሪያ ቤት ዓመታዊ የሃይማኖት ነጻነት ሪፖርቱን ሲያወጣ ቻይና፣ ሩሲያ፣ ማያንማር፣ አፍጋኒስታን፣ ህንድ፣ ፓኪስታንን እና ሌሎች ሃገሮችን ሃይማኖታዊ መብትን በመጣስ ከሷል። መስሪያ ቤቱ ዓመታዊ የሃይማኖት ነጻነት ሪፖርቱን ለአሜሪካ ምክርቤት ሲያቀርብ አጋር ሀገር የሆነችው ህንድንም በእምነት ቦታዎች ላይ ጥቃት ሲፈጸም በመደገፍ ወይም እንዳላየ በማለፍ ከሷታል። የአሜሪካው የውጪ ጉዳይ መስሪያ ቤት ዓመታዊ የሃይማኖት ነጻነት ሪፖርቱን ሲያወጣ ቻይና፣ ሩሲያ፣ ማያንማር፣ አፍጋኒስታን፣ ህንድ፣ ፓኪስታንን እና ሌሎች ሃገሮችን ሃይማኖታዊ መብትን በመጣስ ከሷል። መስሪያ ቤቱ ዓመታዊ የሃይማኖት ነጻነት ሪፖርቱን ለአሜሪካ ምክርቤት ሲያቀርብ አጋር ሀገር የሆነችው ህንድንም በእምነት ቦታዎች ላይ ጥቃት ሲፈጸም በመደገፍ ወይም እንዳላየ በማለፍ ከሷታል። የአሜሪካው የውጪ ጉዳይ ምኒስትር አንተኒ ብሊንከንና በመሥሪያ ቤቱ የሃይማኖት ነፃነት ጉዳዮች ዓለምአቀፍ ቢሮ ኃላፊ የሆኑት አምባሳደር ራሻድ ሁሴን ዓመታዊውን ዓለም አቀፍ የሃይማኖት ነጻነት ሪፖርት ትናንት አቅርበዋል። በሪፖርቱም በ2021 ዓ.ም. ቻይና መሠረታዊ መብቶችን ከሌሎች ሃገሮች በከፋ ሁኔታ የምትጥስ ሀገር መሆኗ ተጠቅሷል። የውጪ ጉዳይ ምኒስትሩ በተለይ በቻይና በዊገር ጎሳ አባላትና በሌሎችም ላይ ስለሚፈጸመው የመብት ጥሰት ተናግረዋል። “ቻይና በአብዛኛው የእስልምና ተከታይ በሆኑት የዊገር ጎሳ አባላትና በሌሎች አናሳ ጎሳዎች ላይ ዘር የማጥፋትና የጭቆና አካሄዷን ገፍታበታለች። ከአፕሪል ወር 2017 ዓ.ም. ጀምሮ ከ 1 ሚሊዮን በላይ የዊገር፣ ካዝክ፣ ተርኪዝ እና ሌሎችም ጎሳዎች አባላት ሺንጃንግ በሚገኝ የማጎሪያ ሠፈር ውስጥ ይገኛሉ” ቤጂንግ የሚደርስባትን ዓለም አቀፍ ውግዘት አትቀበልም። ካምፖቹ ‘የሙያ ማሠልጠኛ ማዕከላት ናቸው’ ስትል ትከላከላለች። ብሊንከን በመቀጠል የቻይና ኮሚኒስት መንግስት በቲቤት ቡዲስቶች ላይ የሚያደርሰውን ጥቃት ቀጥሎበታል ብለዋል። ኢራንን፣ ማያንማርን፣ የአፍጋኒስታኑን ታሊባን መንግሥትና ሌሎችንም የአሜርካ ተቀናቃኞችን በመብት ጥሰት ከስሰዋል የውጪ ጉዳይ ምኒስትሩ። አምባሳደር ራሻድ ሁሴን ደግሞ ሩሲያ በዚህ ዓመት በድጋሚ በመብት ጣሾች ዝርዝር ውስጥ ተግኝታለች ብለዋል። “ባለፈው ዓመት በሪፖርቱ እንደ አሳሳቢ ሀገር የተመደበችው ሩሲያ ሁኔታዎችን ከማሻሻል ይልቅ በሃይማኖት ላይ የምታደርገውን የመብት ጥሰት አባብሳ ቀጥላለች። የሀገሪቱ ፍርድ ቤቶች የሃይማኖት ነጻነታቸውን ለማስከበር በሞከሩ ሰዎች ላይ የከፋ የእስር ቅጣት መጣላቸውን ገፍተውበት የቅጣቱ ጊዜ በየጊዜው እየጨመረ መጥቷል። የሩሲያ ባለስልጣኖች በአክራሪነት በሚጠረጠሩ ሰዎች ቤቶች ላይ ከበባዎችን እያደረጉ በመቶዎች የሚቆጠሩ ፍተሻዎች አካሂደዋል። እነዚህ ፍተሻዎች በአብዛኛው ኃይል የተቀላቀለባቸው ናቸው።” በዓለም ትልቋ ዲሞክራሲ ህንድ ውስጥ በእምነት ተቋማት ውስጥ በተሰበሰቡ ሰዎች ላይ የሚደርሰው ጥቃት እየጨመረ መሆኑን ብሊንከን ሲናገሩ አምባሳደር ራሻድ ደግሞ ሁኔታውን እንዲህ ይገልጹታል። “በህንድ አንዳንድ ባለሥልጣናት እየጨመሩ ያሉ ጥቃቶችን እንዳላየ ማለፍ ብቻ ሳይሆን የሚደግፉበት ሁኔታም አለ” የህንድ ባለሥልጣናት በሕዳጣን ሃይማኖቶች ተከታዮች ላይ የሚደርሰውን ጥቃት በተመለከተ ከአሜሪካ የሚሰሙ ወቀሳና ነቀፌታዎችን አይቀበሉም። ብሊንከን በተጨማሪ የህንድ ታሪካዊ ባላንጣ የሆነችውን ፓኪስታንንም አንስተዋል። ባለፈው ዓመት 16 ሰዎች ሃይማኖትን አንቋሽሻችኋል በሚል በተከፈተባቸው ክስ የሞት ፍርድ ተላልፎባቸዋል። ይሁን እንጂ ፍርዱ እስካሁን ተፈፃሚ አልተደረገም።
ያስጨነቀን ተመታ ሌት ተቀን ያናወጠን በደስታ እንዳናመልክህ በሀዘን ያስቀመጠን አሁን ግን ደስ ብሎናል ከእስራትም ተፈተናል ጌታችን እውነትም ጌታ ድል የአንተ የማታ ማታ ኢየሱስ ብቻህን ጌታ አዝ ሁሉን ታደርግ ዘንድ ቻይ ነህ ሃሳብህ አይከለከልም አቤት የእኛ ጌታ ቋጠሮን የምትፈታ አቤት የእኛ ጌታ ጥያቄን የምትመልስ አይሁድ ሁሉ እንዲጠፋ የሞት አዋጅ ታወጀ መርደኪዮስ እንዲሰቀል መስቀያ ተዘጋጀ እጅህ ግን ቀድሞ ደረሰ የሃማ ምክሩ ፈረሰ ወጥመዱ እራሱን ያዘው ሕዝብህን ክብር አለበስከው ባሪያህን ክብር አለበስከው ማነው (፫x) ኃይልህን የሚችለው ማነው (፫x) ግርማህን የሚችለው ኃይልህን የሚችለው ግርማህን የሚችለው (፪x) አለቁ ጠፉ ብሎ ጠላት ወሬ ሲያወራ ሥማችንን ሲያጠፋ ክፉ ዘርን ሲዘራ ሥማችንን አደስክልን ግርማችንን መለስክልን በፊቱ ዘይት ቀባኸን በእጥፍ ፀጋን ሰጠኸን (፪x) ማነው (፫x) ኃይልህን የሚችለው ማነው (፫x) ግርማህን የሚችለው ኃይልህን የሚችለው ግርማህን የሚችለው (፪x) አዝ ሁሉን ታደርግ ዘንድ ቻይ ነህ ሃሳብህ አይከለከልም አቤት የእኛ ጌታ ቋጠሮን የምትፈታ አቤት የእኛ ጌታ ጥያቄን የምትመልስ (፪x) Retrieved from "https://wikimezmur.org/index.php?title=Agegnehu_Yideg/Bezu_Yehonkelegn/Hulun_Taderg_Zend&oldid=45191"
መብዛሕቲኦም ተወላዶ ኣምሓራ ዝኾኑ ኣማኢት ሰባት ኣብዚ ወርሒ`ዚ ኣብ ክልል ኦሮምያ ከምዝተቐትሉ መሰኻኽር ይገልጹ`ለዉ። ኣብ ኣመሪካ ዝመደበሩ ማሕበር ተወላዶ ኣምሓሩ ንኣሾሸይትድ ፕረስ ከም ዝሓበሮ እንተኾይኑ፡ እቶም ኣብ ጦለ ዝተባህለት ቁሸት ዝተቐትሉ ልዕሊ 500`ዮም። ብኸቢድ ዝዓጠቑ ሰባት ንሓንቲ ንእሽቶ ዓዲ ድሕሪ ምኽባብ ብኣድራጋ ጠያይት ሰባት ክርሽኑ ምጅማሮም ካብቲ መጥቃዕቲ ዘምለጡ ይገልጹ። ኑር ሑሴን ኣብዲ ክዛረብ ከሎ፡ እቶም ዕጡቓት መጀመርያ ከምዘይትንክፉና ነጊሮምና፡ ናብ ሓደ ምስ ኣከቡና ግን ብዘይምሕረት ምርሻን ጀሚሮም ይብል። ኑር ሑሴን ካብቲ ምሕረት ኣልቦ ዝኾነ ጭፍጨፋ ናብ ናሕሲ ገዛ ብምድያብ ከምዘለጠ ይገልጽ። እቲ ቕትለት ኣብ ኢትዮጵያ ካብ ዝተራእየ ዝኸፍአ ጃምላዊ ቕትለት ምዃኑ ይግለጽ ኣሎ። ዝሓለፈ ሰነ 18,2022 ኣብ ጦለ ትብሃል ቁሸት ኦሮምያ ዝተራእየ ቅትለት ኣብታ ካብ ኣፍሪቃ ብብዝሒ ህዝቢ ካልአይቲ ዝኾነት ኢትዮጵያ ዘጋጠመ ዳሕራዋይ ዓሌታዊ ጎንጺ`ዩ ። ዝተፈላለዩ ናይ ዓይኒ መሰኻኽር ንኣሾሸይትድ ፕረስ ከምዝሓበርዎ፡ኣብኡ ዝወደቐ ሬሳታት ገሊኡ ዛጊት ኣይተላዕለን። ገሊኡ ድማ ኣብ ጃምላዊ መቓብር ክቕበር ተገይሩ`ሎ። መሓመድ ከማል ዝተባህለ ካልእ ምስክር 430 ሰባት ክቕበሩ ከምዝረኣየ ይምስክር። “ሕጻናትን ደቂንስትዮን ዝርከብዎም ተቐቲሎም” ይብል ። ገሊኦም ኣብ ዝተሓብእሉ መስጊድ ከይተረፈ ተቐቲሎም ክብል የስዕብ። ማሕበር ተወላዶ ኣምሓሩ ኣመሪካ ድማ እቲ ቁጽሪ ግዳያት 503`ዩ ይብል። ነበርትን ሰበ-ስልጣን ኦሮሚያን፡ ነቲ ብመንግስቲ ኢትዮጵያ ኣብ መዝገብ ግብረ ሽበራ ዝኣተወ ሰራዊት ሓርነት ኦሮሞ`ዮም ተሓታቲ ዝገብሩ። ወሃቢ ቓል`ቲ ዕጡቕ ጉጅለ ብወገኑ ንዕኡ ብምንጻግ፡ ሰራዊት ፈደራልን ምልሻታት`ቲ ክልል`ዮም ደገፍቲ ሰራዊት ሓርነት ኦሮሞ ኢኹም ኢሎም ኣጥቂዖሞም ይብል። ኢትዮጵያውያን ግን ፈደራል መንግስቲ ስለምንታይ ካብ ከምዚ ዝበለ ዓሌታዊ ቕትለት ከድሕኖም ዘይክኣለ ክብሉ ምሕታቶም ቀጺሎም ኣለዉ። ህቡብ ኢትዮጵያዊ ደራፋይ ቴዲ ኣፍሮ ኣብ ኣብዚ ሰሙን`ዚ ክልተ ደርፊ ኣውጺኡ`ሎ፡፡ ብዛዕባ ኣብዚ ዝሓለፈ ኣርባዕተ ዓመታት ዝተራእየ ቅልውላው ብምጉላሕ ንደርፍታቱ ነቶም ህይወቶም ዝሰኣኑ ኣወፍዩ`ሎ። ካብ ግጥምታቱ ሓደ “ ኣብ ቅድመይ ክንዲ ጎቦ ዝኸውን ሞት እናሃለወ ስቕታ ተመራጺ ኣይኮነን" ይብል። ዝሓለፈ ዓርቢ ኣሸሓት ተመሃሮ ዩኒቨርሲቲ ጎንደር ነቲ ዝተፈጸመ ቕትለት ብምኹናን፡ ሰልፊ ወጺኦም:ፍትሒ ጠሊቦም ኔሮም። ቀዳማይ ሚንስተር ኣቢይ ኣሕመድ ሓይልታት ጸጥታ ኣንጻር`ቶም ሰራዊት ሓርነት ኦሮሞ ዝተባህሉ ዕጡቓት ወተሃደራዊ ስጉምቲ ይወስዱ ምህልዎም ኣፍሊጡ`ሎ። ብዙሓት ኢትዮጵያውያን ግን ይጠራጠሩ፡ ምኽንያቱ ቅድሚ ሎሚ`ውን ዕንክሊል ጎንጺ ስለዝርኣዩ። ፕረዚደንት ክልል ኦሮምያ ሺመልስ ኣብዲሳ ዝሓለፈ ሓሙስ ክዛረብ ከሎ፡ ኣብ ነብስወከፍ ቦታ ሓለዋ ጸጥታ ምቕማጥ ኣጸጋሚ`ዩ እንተኾነ ግን እዚ ዝውሰድ ዘሎ ወተሃደራዊ ስጉምቲ ፡ ነቶም ዕጡቓት “ካብ ቦታ ናብ ቦታ ንኸይንቀሳቐሱ ከልምሶም`ዩ” ኢሉ። ብብዝሒ ህዝቢ ካልኣይ ደረጃ ዝሕዙ ተወላዶ ኣምሓራ ንዝሓለፈ ሰለስተ ዓመታት ኣብቲ ውሕዳን ኮይኖም ዝነብርሉ ክልላት ቤንሻንጉል ጉምዝን ኦሮሚያን ብብዓሰርተታት ዝቑጸሩ ተቐቲሎም`ዮም። ተሓላቒ ኮሚኒቲ ተወላዶ ኣምሓራ ሙሉቀን ተስፋው “ካብ ክልሎም ወጻኢ ዝነብሩ ተወላዶ ኣምሓራ ጸጥትኦም ዝሕሉ ፖለቲካዊ ኮነ ሕጋዊ ውክልና የብሎምን” ይብል። ብሰበ-ስልጣን ክልል ኦሮምያ ከይተረፈ ኣብ ክልሎም ኣምሓርኛ ዝዛረቡ ሰባት ንምጉዳል ከምዝደልዩ ይዝረብ`ዩ ክብል የስዕብ። በለጠ ሞላ ዝተባህለ መራሒ ሓደ ተቓዋሚ ፓርቲ ድማ፡ ኣብ ገዛኢ ፓርቲ ኦሮምያ ምስ ሰራዊት ሓርነት ኦሮምያ ዝደናገጹ ኣባላት ኣለዉ ክብል ይከስስ። ኮሚሽነር ሰብኣዊ መሰላት ሕቡራት ሃገራት ሚሸል ባቸለት፡ ሰበ-ስልጣን ኢትዮጵያ ነቲ ቅትለት ብዝቐልጠፈን ዘይሻራውን ምጽራይ ክገብርሉ ጸዊዓ`ላ። ሚንስትሪ ወጻኢ ኣመሪካ `ውን፡ ኢትዮጵያውያን ጎንጺ ክነጽጉን ሰላም ክደልዩን ጸዊዑ`ሎ። ኢትዮጵያ ብዘይካ'ቲ ብቕልጡፍ ዝዓቢ ዝነበረ ቁጠባኣ ዘሰናኸለ ኩናት ክልል ትግራይ፡ ኣብ ዝተፈላለየ ከባብታት ዝርኣይ ዓሌታዊ ግጭታት`ውን የሳቕያ`ሎ። ቀዳማይ ሚንስተር ኣቢይ ግን፡ ሕጂ`ውን ዝበለጹ መዓልታት ኣብ ቅድሚኡ ከምዘለዉ`ዩ ዝገልጽ። ንሱ ኣብዚ ወርሒ`ዚ ንፓርላማ ሃገሩ ክዛረብ ከሎ “ ኢትዮጵያ ኣብ ጎደና ብልጽግና ከምዘላ ዘጠራጥር ኣይኮነን” ኢሉ። ካብቲ ናይዚ ወርሒ`ዚ መጥቃዕቲ ዝደሓኑ ኢትዮጵያውያን ግን መልሲ ይጽበዩ`ለዉ። ነባሪ ቁሸት ጦለ ኑር ሑሴን፡ "ብኣምላኽ ነዚ ግዜ ክንሓልፎ ተስፋ ንገብር፡ ግን ንዘለኣለም ምሳና ከይነብር የፍርሕ`ዩ" ይብል።
የኮሮና ቫይረስ ወደ አገራችን መግባቱን የኢፌዲሪ ጤና ጥበቃ ሚኒስቴር እና የኢትዮጵያ የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ማሳወቃቸውን ተከትሎ በአገራችን በተፈጠረው የኢኮኖሚ መቀዛቀዝ ምክንያት በርካታ ወገኖቻች ለኢኮኖሚያዊ ችግሮች እየተጋለጡ ናቸው፡፡ ቫይረሱ በህብረተሱ ጤና እና ገቢ ላይ የሚያደርሰውን አሉታዊ ተፅእኖ ለመቀነስ ብሎም ለማስወገድ መንግስትም የተለያዩ እርምጃዎችን እየወሰደ ይገኛል፡፡ አዋሽ ባንክም የመንግስትን እርምጃ በመደገፍ ለአገር አቀፍ እርዳታ አሰባሳቢ ኮሚቴ የአስር ሚሊዮን ብር ድጋፍ ያበረከተ ሲሆን፣የሚያግዟቸው ደጋፊ ወላጆች ለሌላቸው ተማሪዎች የመመገቢያ ድጋፍ ይሆን ዘንድም በፋሚሊ መርሲ ሀውስ በኩል የአንድ መቶ ሺህ ብር እርዳታ አድርጓል፡፡ በአገር አቀፍ ደረጃ መንግስት እያደረገ ያለውን ሁሉን አቀፍ ጥረት ከመደገፍ ባሻገርም በመዲናችን በተለያዩ አካባቢዎች በወረርሽኙ ምክንያት የዕለት ጉርሳቸውን ለመሸፈን እንቅስቃሴአቸው በመገደቡ ምክንያት ለችግር የተጋለጡ ወገኖቻችንም ለመርዳት ከተለያዩ አካላት ጋር በመስራት ላይ የሚገኘው አዋሽ ባንክ፣ እነሆ ዛሬም ከበድር ፋውንዴሽን ጋር በመተባበበር በኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ በወረዳ 06 በኮሮና ቫይረሽ ምክንያት ለችግር ለተጋለጡ ህብረተሰብ ከፍሎች የብር 500 ሺህ ልገሳ አድርጓል፡፡ በዚህም ልገሳ ለ250 አባወራዎች የአንድ ወር ቀለብ መግዣ የሚሆን የገንዘብ ድጋፍ ይደረግላቸዋል፡፡ በስፍራው በመገኘት ለተረጂዎች ዕርዳታውን የሰጡት የአዋሽ ባንክ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ፀሀይ ሽፈራው ባደረጉት ንግግር አብሮን በኖረው የመደጋገፍ አኩሪ ኢትዮጵያዊ ባህላችን ይህንንም ጊዜ እናልፋልን የሚል ፅኑ እምነት እንዳላቸው ገልጸው ይህንን ችግር አስሰከምንሻገር ድረስ ባንኩ የሚቻለውን ሁሉ ለማድረግ ዝግጁ መሆኑንም አስረድተዋል፡፡ አዋሽ ባንክ መንግስት እያደረገ ያለውን ጥረት ለመደገፍ እና ቫይረሱ በባንኩ ደንበኞች፣ ሰራተኞች እና መላው ህብረተሰብ ላይ የሚያደርሰውን ጉዳት ለመቀነስ ከዚህ በፊት የተለያዩ እርምጃዎችን ሲወስድ መቆቱ ይታወሳል፡፡ ከእነዚህም ውስጥ፡- የመተማመኛ ሰነድ (Letter of Credit) ማራዘሚያ ላይ የሚከፈለው ክፍያ እንዲቀር ተደርጓል የብድር ማራዘሚያ ላይ የሚከፈለው ክፍያ እንዲቀር ተደርጓል፡፡ መላው የባንኩ ሰራተኞች እና የባንኩ ደንበኞች በበሽታው እንዳይጠቁ የጥንቃቄ እርምጃዎችን እንዲወስዱ ከማስገንዘቡም በላይ የንፅህና መጠበቂያ ቁሳቁሶችን በማቅረብ ላይ ይገኛል የባንካችን ደንበኞችን እና መላው ህብረተሰባችን በባንካችን ቅርንጫፎች ሲገለገሉ ላልተገባ መጨናነቆች/መቀራረቦች/እንዳይጋለጡ የባንካችንን የሞባይል ባንኪንግ፣ የኢንተርኔት ባንኪንግ፣ ኤቲኤም እና ፖስ ማሽኖችን ከሌላው ጊዜ በተሸለ ሁኔታ እንዲጠቀሙ ለማበረታታት ሲባል ይከፈሉ የነበሩ የአገልግሎት ክፍያዎችን እ.አ.አ ከኤፕሪል 01/2020 ጀምሮ ለሁለት ተከታታይ ወራት በተለይም በATM ወጪ ላይ ይከፈል የነበረውን ኮሚሽን ሙሉ በሙሉ ነፃ ማድረግ እና የችግሩ ቀጥተኛ ተፅእኖ ሰለባ ለሆኑት አገልግሎት ሰጪ ሴክተሮች ላይ ለተሳማሩት ተበዳሪ ደንበኞቹ ከፍተኛ የወለድ ምጣኔ ቅነሳ ማድረጉ በአብነት የሚጠቀሱ ናቸው፡፡
እቲ ትካል ካብ ዝሓለፈ ሓምለ 2004 ዓ/ም ጀሚሩ መንግስቲ ኢትዮጵያ ኣብ ሙሉእ ሰዓብቲ ማሕበረሰብ ምስልምና እታ ሃገር ጨንፈር እምነት ምስልምና ንምቕያር ይፅዕር ኣሎ፡ነቲ ስጉምቲ ንዝቃወሙ መራሕትን ምሁራንን ሃይማኖት ይቐፅዕ እዩ ክብል ትማሊ ኣብዘውፅኦ መገልፂ ገሊፁ’ሎ። መንግስቲ ኢትዮጵያ ኣብ ዝሓለፈ 18 ጥቅምቲ ን29 ተቓወምቲ እታ ሃገር ናብ ሙስሊማዊት ሃገር ንምቕያር ፈቲኖም ብዝብል ብሽብር ኸሲሱዎም ኣሎ። ናይቲ ትካል ኮምሽነር ዓዚዛ ኣል-ሂብሪ እቶም ተኸሲሶም ዘለው ኣካል ኣሽሓት ንፖሊሲ ምንግስቲ ዝቃወሙ ሰላማዊ ሰባት እዮም ይብላ። ካብ ጥንቲ ጀሚሮም ሰዓብቲ ጨንፈር ምስልምና ሱፊ ዝነበሩ ኢትዮጵያዊያን ሙስሊማት ኣል-ኣሕባሽ ንኽኣምኑ እናገደደ፤ኩልሻዕ ብነፃነት ዝሰርሕ ዝነበረ ምርጫ ቤት ምኽሪ ጉዳያት ምስልምና ንናይ ባዕሉ ዕላማ ኣውዒሉዎ ክብል እቲ ትካል ይኸስስ። ሰበስልጣን መንግስቲ ኢትዮጵያ ዓለምለኸ ናይ ሃይማኖት ነፃነት ዘረጋግፅ ናይ ባዕሎም ሕገ መንግስቲ ንከኽብሩ ሰበስልጣን ዩናይትድ ስቴትስ ኣብ ልዕሊ ሓደሽቲ ኣመራርሓ ኢትዮጵያ ፀቕጢ ከሕድሩ ሓቲቱ’ሎ። ወሃቢት ቃል ምንስቴር ወፃኢ ቪክቶሪያ ኑላንድ ትማሊ ብዛዕባ መግልፂ ናይ ዩናይትድ ስቴትስ ኮሚሽን ዓለምለኸ ነፃነት ሃይማኖት ተሓቲተን እንትምልሳ ኣብ ኢትዮጵያ ዘሎ ኩነታት ሰብኣዊ መሰላት ብግልፂ ምስ ሰበስልጣን መንግስቲ ኣሜሪካ ክትዘራረበሉ ከምዝፀንሐትን ኢትዮጵያ በቲ ሓድሽ ኣመራርሓ ናይ ሰብኣዊ መሰላት ኣተሓሕዝኣ ናብ ዓለምለኸ ደረጃ ክተምሓይሽ እያ ዝብል እምነት ከምዘለወንን ገሊፀን ኣለዋ።
አንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ በኢትዮጵያ የመሬት ስሪት ላይ ግልፅ አቋም እና ፖሊሲ ያለው ፓርቲ መሆኑ ከማንም የተሰወረ አይደለም፡፡ በዚህም መሰረት መሬት በሦስት መሰረታዊ አውድ ላይ እንዲመሰረት ይህም ማለት በወል፣ በመንግስትና በግል ይዞታነት እንዲከበር አቋም ይዞ ይታገላል፡፡ ነገር ግን ከወልና ከመንግስት ውክልና ውጪ ያሉት ይዞታዎች በግል ይዞታነት እንዲከበሩ አቋም ይዞ ይታገላል፡፡ ኢህአዴግ የገጠሩ መሬት የግል ከሆነ አርሶ አደሩ መሬቱን እየሸጠ ወደ ከተማ ይፈልሳል ብሎ ያምናል፡፡ ከምንም የተነሳ ስጋት ነው ባይባልም አንኳ ኢትዮጵያውያን ከመሬት ጋር ያለንን ስነልቡናዊ፣ ማህበራዊና ሁለንተናዊ መስተጋብርን ያላገናዘበና የተጋነነ ስጋት ነው፡፡ ኢትዮጵያውያን ከመሬት ጋር የተለየ ቁርኚት እንዳላቸሰው ለማወቅ ሞታቸውን ሲያስቡ እንኳ “የሀገሬ አፈር ይብላኝ” ሲሉ መመኘታቸው በቂ ማስረጃ ነው፡፡ ኢህአዴጎቹም በቀድሞ ስርዓት ሲተገበር የታገሉትን የመጨቆኛ መሳሪያ ለራሳቸው ሲሆን ተጠቀሙበት፡፡ የሆኖ ሆኖ ይህ የኢህአዴግ ስጋት እውነት ነው እንኳ ቢባል ኢህአዴግ የከተማውን መሬትስ የግል ይዞታ ያላረገው ከተሜው ወዴት እንዳይሰደድ ነው? ዋናው የገዥው ፓርቲ ፍላጎት መሬትን በጁ በማድረግ የዜጎችን ነፃነት በዚያኑ ያክል ለመሸበብ ነው፡፡ አርሶ አደሩም ሆነ የከተማው ህዝብ መሬት የኔ ነው ብሎ ካመነ ለኢህአዴግ ጫና ስለማያጎበድድ መያዣ ለማድረግ ነው፡፡ የህዝቡ የመሬት ባለቤትነት ቢረጋገጥ በመንግስትና ለኢንቨስትመንት በሚፈለጉ መሬቶች ላይ የመደራደር አቅሙ እጅግ ከፍ ይላል፡፡ መሬቱን በመልቀቁ በሚሰጠው ካሳ (ዋጋም) በቂ የኑሮ ዘዬ ሽግግር የሚያገርግበት አጋጣሚ ይፈጥራል፡፡ ይህ ሊሆን አልቻለም፡፡ በ02/ 08/ 06 ዓ.ም ቡራዩ አካባቢ በተደረገ የመሬት የሊዝ ጨረታ ለተነሺው አርሶ አደር በካሬ 10 ብር የታሰበለት መሬት በጨረታ በካሬ 17 ሺህ ብር መሸጡን ፓርቲያችን ያሰባሰበው ማስረጃ ያሳያል፡፡ በ10 ብር የታሰበለት አርሶ አደር የሚሰደደው በዚህ መልኩ መንግስት ሲቀማው እንጂ የመሬቱ ባለቤት ሆኖና ተደራድሮ በሚሸጥበት ወቅት አልነበረም፡፡ መሬት የምርጫ ድምፅ መያዣ፣ ለኢህአዴግ ገንዘብ ማሰባሰቢያ እና የድጋፍ ምንጭ ሆኗል፡፡ በቅርቡ በጉጂ ዞን ኦዶ ጉዶ አካባቢ ለ2007 ዓ.ም ምርጫ ሞዴል የተባሉ አርሶ አደሮች በቁጥር ከፍ እንዲሉ እንደሹመት ተሰጥቷቸው ሲያበቃ 500 ብር እንዲያዋጡ የመሬት ይዞታቸው ለማስፈራሪያነት መዋሉ እንደማሳያ ሊወሰድ ይችላል፡፡ በሌላ በኩል ምንም አይነት ህዝባዊ ውይይት ሳይደረግበት ከሰማይ ዱብ ያለው የአዲስ አበባ እና ኦሮሚያ ልዩ ዞን የተቀናጀ የልማት መሪ ፕላን ያስቆጣቸው የኦሮሞ የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ሰልፍ በማድረጋቸው የደረሰባቸውን ህገ ወጥ ድብደባና እስራት አንድነት በእጅጉ ይቃወማል፡፡ ለእውነተኛ ልማት ነው እንኳ ተብሎ ቢታሰብ ኢህአዴግ ካለበት የተአማኒነት ችግር የተነሳ ተማሪዎቹ ለተቃውሞ አደባባይ ቢወጡ ተፈጥሯዊ እና ህገ መንግስታዊ መብታቸው ሊከበር በተገባ ነበር፡፡ ነገር ግን ሁሉን ነገር ካልጋትኳችሁ የሚለውና ለዴሞክራሲያዊ ሽንፈት የማይገዛው ኢህአዴግ በተማሪዎቹ ላይ ያደረሰውን እንቃወማለን፡፡ የታሰሩ ተማሪዎችም በአስቸኳይ እንዲፈቱም እንጠይቃለን፡፡ የኦሮሞ ተማሪዎችን በገፍ ከዩኒቨርሲቲ የትምህር ገበታቸው በማባረር የሚታወቀው የኢህአዴግ መንግስት ከዚህ ተደጋጋሚ ተግባሩ ታቅቦ ልጆቹን በአስቸኳይ ወደ ትምህርት ገበታቸው እንዲመልስ እንጠይቃለን፡፡ በአጠቃላይ መሬት የዜጎች መያዣ መሆኑ እንዲቀር እንታገላለን፡፡ ዜጎች በመሬታቸው የመደራደር እውነተኛ መብት ሊኖራቸው ይገባል፡፡ ተቃውሞ የሚያነሱ ዜጎችም ድምፅ እንዲሰማ እናሳስባለን፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ በኢትዮጵያ ሕዝብ ያልተቋረጠ ትግልና በኢህአዴግ ምክር ቤት ውስጥ የኦህዴድንና የብአዴንን ሙሉ ድጋፍና ከደኢህዴንም የተወሰነ ድጋፍ በማግኘት ጠ/ሚ ለመሆን ችለዋል። የሊቀመንበርነቱ ምርጫ በኢህአዴግ ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ ቢሆን ኖሮ አብይ ጠ/ሚ ለመሆን አይችሉም ነበር። ምክንያቱም የህወሃት የበላይነት በኢህአዴግ ምክር ቤት ውስጥ እየተወገደ ቢሆንም በተቃራኒው ግን የህወሃት የበላይነት በኢህአዴግ ሥራ አስፈፃሚ ውስጥ እንደቀጠለ ነው። የህወሃትን የፓለቲካ አቅም ለመገንዘብ እነዚህን የኢህአዴግ ሁለት ቁልፍ የፓለቲካ መዋቅሮች ማለትም የኢህአዴግ ምክር ቤትንና የኢህአዴግ ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴን በሚገባ መረዳት ይገባል። የኢህአዴግ ምክር ቤት አንድ መቶ ሰማንያ አባላት ሲኖሩት፣ እነዚህም ከአራቱ ድርጅቶች ማለትም ከህወሃት፣ ከደኢህዴን፣ ከብአዴንና ከኦህዴድ ከእያንዳንዳቸው አርባ አምስት አባላት የተወከሉበት ነው። የኢህአዴግ የሥራ አስፈፃሚ ደግሞ ከአራቱ ድርጅቶች ከእያንዳንዳቸው ዘጠኝ አባለት የተወከሉበት በጠቅላላው ሰላሳ ስድስት አባላት ያሉት ነው። መቶ ሰማንያ አባላት ያለውን የኢህአዴግ ምክር ቤት በተለይ በብአዴንና በኦህዴድ አባላት ውስጥ የገዱ ቡድንና የለማ ቡድን ጠንክረው በመውጣታቸው ህወሃት የኢህአዴግ ምክር ቤትን እንደቀድሞው ሊጠቀምበት አልቻለም። የኢህአዴግ ምክር ቤት ከህወሃት ሎሌነት እራሱን ነፃ በማውጣት ላይ የሚገኝ አካል ቢሆንም በህወሃት ኢ-ዴሞክራሲያዊ ማዕከላዊነት የመጠፍነጊያ አሰራር መሰረት የፌደራል መንግስቱን ሥልጣን የሚቆጣጠረውና የሚዘውረው ግን ቱባ ቱባ ባለሥልጣኖች ያሉበትና በህወሃት የሚጋለበው ሰላሳ ስድስት አባላት ያሉት የኢህአዴግ ሥራ አስፈፃሚ ኮሜቴ ነው። የጠ/ሚ አብይ ሕገ መንግስታዊ ሥልጣንም ህወሃት እንደፈለገ በሚዘውረው የኢህአዴግ ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ የተገደበ ነው። ምክንያቱም በኢህአዴግ አሰራር የግንባሩ ሊቀመንበር የሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴው የሚወስነውን የሚያስፈፅም ነው። ይህንንም በሚገባ ለመቆጣጠር ህወሃት የኢህአዴግ ጽ/ቤት ኃላፊነትን በሞንጆሪኖ (ፈትለወርቅ) አማካኝነት የተቆጣጠረ ሲሆን፣ ሞንጆሪኖ በቅርቡ ከህወሃት ውስጥ የመለስ ዜናዊን አንጃ በማዳከምና ህወሃትን እንደድርጅት ለማጠናከር እየደከመች ያለች በህወሃት የበላይነት የምታምን ፅኑ የህወሃት ካድሬ ናት። በህወሃት ኢ-ዴምክራሲያዊ ማዕከላዊነት አሰራር መሠረት የኢህአዴግ ሊቀመንበር (አሁን ዶክተር አብይ) የሚሰራው በኢህአዴግ ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ ውሳኔ መሠረት ብቻ ሲሆን፣ ይህንንም በየቀኑ የሚቆጣጠረውና የሚከታተለው የኢህአዴግ ጽ/ቤት ኃላፊዋ ሞንጆሪኖ ነት። በቀላል አገላልፅ ሞንጆሬኖ ጠንካራ የህወሃት ታማኝ ካድሬ የዶክተር አብይ ተቆጣጣሪ እንድትሆን በህወሃት ተመድባለች። በዚህ አሰራር ያልተገደበው መለስ ዜናዊ ብቻ ነበር። መለስ ዜናዊ አምባገነናዊ ሥልጣኑን የተቆናጠጠው የደህንነት (የማሸበሪያ) እና የመከላከያ (የማጥቂያ) መዋቅሮችን በታማኞቹ በማስያዝና በኢህአዴግ ውስጥ ሎሌዎቹን በማጠናከር በኢትዮጵያ ላይ የህወሃትን የበላይነት በማስጠበቅ ነበር። ህወሃቶችን የመለስ ዜናዊ አምባገነንነት ባያስደሰታቸውም የህወሃትን የበላይነት በማስጠበቁ ብቻ ብዙም አልተጨነቁም። የህወሃት ስሌት የትም ፍጪው ዱቄቱን አምጪው በመሆኑ ነበር። አሁን ዶክተር አብይ ግን መለስ ዜናዊን ሊሆኑ አይችሉም። ከኃይለማርያም ደሳለኝ ጋር ሲነፃፀር ጠ/ር አብይ አህመድ የታሰሩበት ገመድ ረዘም ብሎ ሊሆን ይችላል እንጂ ከእስሩ ነፃ አይደሉም። የሚፈለገው ለውጥ ዋናው ዓላማ የኢትዮጵያ ሕዝብ የሚፈለገውን አስተዳዳሪዎቹንና የአስተዳደር ሥርዓትን በነፃነትና በዴሞክራሲ መንገድ ሊመርጥ የሚችልበትን ሥርዓት መመሥረት ነው። ህወሃት የዘረፋ ሥርዓቱን ለማቀላጠፍ እንዲመቸው ዘንድ ኢ-ዴሞክራሲያዊ ማዕከላዊነት መመሪያ በማድረግ ፖለቲካውን የማጭበርበሪያ፣ ኢኮኖሚውን የመዝረፊያ፤ ዳኝነትን የመበቀያ፣ ደህነነትን የማሸበሪያና መከላከያን የማጥቂያ መዋቅሮች አድርጎ ለሃያ ሰባት አመት በኢትዮጵያ ሕዝብና በአገር ላይ ከባድ ግፍና መከራ እየፈፀመ ቆይቷል። የኢትዮጵያ ሕዝብ የመጀመሪያ ዋና ጥያቄ ይህንን ሕዝቡንና አገሪቷን ከላይ እስከ ታች በኢ-አብዮታዊ ዴሞክራሲና በኢ-ዴሞክራሲያዊ ማዕከላዊነት በመጠፍነግ ለጥቂቶች ገነት ለአብዛኛው ሕዝብ ግን መከራና ስቃይ የሆነውን ሥርዓት በሰላማዊ መንገድ መለወጥ ነው። ዶክተር አብይ ከሚናገሩት፣ ከሚያደርጉትና ከገዱ ቡድንና ከለማ ቡድን ጋር ያላቸውን አንድነትና ቅርበት በማየት መሠረታዊ ለውጥ ለማምጣት ፍላጎት እንዳላቸው መገመት ይቻላል፣ ነገር ግን ይህን ፍላጎታቸውን በተግባር ለማሳየት ይችላሉ ብሎ ለማመን ግን ጠ/ር አብይ ያሉበትን የተቆላለፈ የሥልጣን እርከን በሚገባ መረዳት ያስፈልጋል። ፍላጎት አንድ ነገር ሲሆን፣ ፍላጎትን ወደተግባር መለወጥ መቻል ደግሞ በጣም የተለየ ነገር ነው። ፍላጎትና ችሎታ ሁለት የተለያዩ ነገሮች ናቸው። ለውጥ ሊኖር የሚችለው ግን ሁለቱም በአንድ ላይ ሲቀናጁ ነው። ስለዚህ ለጠ/ር አብይ ጊዜ ስለተሰጣቸው ብቻ መሠረታዊ ለውጥ ሊመጣ ይችላል ብሎ መጠበቅ እጅግ አሰቸጋሪ ነው። ስለዚህ ዋናው ጥያቄ የጠቅላይ ሚኒስትር አብይን የለውጥ ፍላጎት ለመርዳት ምን ማድረግ ያስፈልጋል ቢሆን ለሕዝባዊ ትግሉ ጥሩ ጠቀሜታ ይኖረዋል። ይህም የጠ/ር አብይን እውነተኛ የፖለቲካ ሥልጣን ከህወሃት የበላይነት ነፃ ለማድረግ የሚቻልበትን የትግል ዘዴ ለይቶ በማወቅ የሚደረገውን ሕዝባዊ ትግል የህወሃትን የበላይነት ከፖለቲካው ሙሉ በሙሉ ለማስወገድ በሚቻልበት መንገድ ላይ ለማድረግ ይጠቀማል። ሕዝባዊ ትግሉ የገዱንና የለማን ቡድን በመፍጠር የኢህአዴግን ምክር ቤት ከህወሃት የበላይነት እያላቀቀ የመጣ ሲሆን፣ አሁንም ሕዝባዊ ትግሉ የኢህአዴግን ሥራ አስፈፃሚ ከህወሃት የበላይነት ነፃ በማውጣት ሕዝቡ ለመሠረታዊ ለውጥ የሚያደርገውን ትግል በአንድ እርምጃ ማሳደግ ይችላል። ስለዚህ አንዱ የወቅቱ የትግል ዘዴ ሊሆን የሚገባው የኢህአዴግ ሥራ አስፈፃሚን ኮሚቴን ከህወሃት የበላይነት እንዴት ማላቀቅ ይቻላል የሚለው ሊሆን ይችላል። ለዚህም የመጀመሪያ ሥራ በኢህአዴግ ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ ውስጥ የለማና የገዱ ቡድን ደጋፊ የሆኑትን እና የህወሃት ታማኝ የሆኑትን የብአዴንና የኦህዴድ አባላቶች መለየት ነው። ህወሃት የኢህአዴግን ሥራ አስፈፃሚ በበላይነት የሚቆጣጠረውና እንደ ፈረስ የሚጋልበው ሥራ አስፈፃሚ ውስጥ ባሉ የህወሃት ታማኝ በሆኑ የደኢህዴን፣ የብአዴንና የኦህዴድ አባላት አማካኝነት ነው። እነዚህ ግለሰቦች ውክልናቸው ተመርጠን መጥተንበታል ለሚሉት ሕዝብ ሳይሆን የትግራይ ክልል ተወካይ ነኝ ለሚለው ህወሃት ስለሆነ ይህንን እውነታ ተመርጠን መጥተንበታል ለሚሉት የምርጫ ወረዳ ሕዝብ በተገቢውና በጥንካሬ በማስረዳት ሕዝቡ አመኔታውን እንዲነሳቸው የማድረግ ሕገ መንግስታዊ መብት ሕዝቡ አለው። ይህ እንግዲህ የቄሮና የፋኖ ዋናው የሰላማዊ ሕዝባዊ ትግል አቅጣጫ ሊሆን ይችላል። በተለይ ከኦህዴድና ከብአዴን የተወከሉ ግን ለህወሃት ታማኝ የሆኑ የኢህአዴግ የሥራ አስፈፃሚ አባላት ከአስር የማይበለጡ ግለሰቦችን ሕዝቡ ሕገ መንገስታዊ መብቱን በመጠቀም በማንኛውም ጊዜ በሰላማዊ ትግል ከፓርላማም ሆነ ከክልል ምክር ቤቶች ማባረር ይችላል። ይህንንም በማድረግ እነዚህ የህወሃት ታማኞች በኢህአዴግ ሥራ አስፈፃሚ ውስጥ ያላቸውን ወንበርና በመንግስት ውስጥ ያላቸውን ስልጣን እንዲለቁ በማድረግ በሌሎች የህወሃትን የበላይነት በሚቃወሙና ለውጥ በሚፈለጉ አባላቶች እንዲተኩ ሕዝቡ በሰላማዊ ትግሉ ሊያስገድድ ይችላል። አሁን ባለው ሕገ መንግስ አንቀፅ አምሳ አራት ቁጥር ሰባት መሰረት ”ማንኛውም የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባል የመረጠው ሕዝብ አመኔታ ባጣበት ጊዜ በሕግ መሠረት ከምክር ቤቱ አባልነት ይወገዳል” ይላል። ስለዚህ በሕዝብ አመኔታ በማጣት የተወገደን አባል የኢህአዴግ ሥራ አስፈፃሚ በአመራር ለማስቀጠል ስለማይችል የብአዴንና የኦህዴድ ማዕከላዊ ምክር ቤቶች በሌሎች አባላቶች እንዲተኩ ማድረግ ይችላሉ። የኦህዴድና የብአዴንና ማዕከላዊ ምክር ቤቶች ከህወሃት ሎሌነት ነፃ በመውጣት ላይ የሚገኙ በመሆኑ ለህወሃት ሳይሆን ለድርጅታቸው ታማኝ የሆኑ አዳዳሲ አመራሮችን መሾማቸው የግድ ይሆናል። በዚህ መንገድ የኢህአዴግ ሥራ አስፈፃሚን ከህወሃት ታማኞች በማፅዳት የህወሃትን የበላይነት ከፖለቲካው ሙሉ በሙሉ ማስወገድ ይቻላል። ጠ/ር አብይን ለመርዳት የሚቻለው አንዱ መንገድ የለውጥ አካል የሆነው የነለማና የነገዱ ቡድን በኢህአዴግ ሥራ አስፈፃሚ ውስጥ የበላይነት እንዲኖረው ማድረግ ነው። ሕዝባዊ ትግሉ ይህንን የማድረግ ብቃት አለው። ስለዚህ ሕዝባዊ ትግሉ የለውጥ ኃይልንና የለውጥ እንቅፋት ቡድንን በመለየት፤ በአሁኑ ወቅት የህወሃት ሎሌ ሆነው የለውጥ እንቅፋት የሆኑትን ግለሰቦች ከኦህዴድና ከብአዴን ውስጥ አሁን ያለው ሕገ መንግስት በሚፈቅደው መሠረት በሰላማዊ ሕዝባዊ ትግል ማስወገድ ይቻላል። ህወሃትን በፓለቲካው መዋቅር ውስጥ በተለይም ቁልፍ በሆነው በፌደራል መንግስቱ ውስጥ ያለውን የበላይነቱን ማስወገድ ከተቻለ ለሕዝባዊ ትግሉ የለውጥ ጥያቄ አንድ ታላቅ ድል ይሆናል። በህወሃት የዘረፋ መር በሆነው መርዕ መሠረት ፓለቲካ የማጭበርበሪያ፣ ኢኮኖሚ የመዝረፊያ፤ ዳኝነት የመበቀያ፣ ደህነነት የማሸበሪያ እና መከላከያ የማጥቂያ መዋቅሮች ናቸው። ህወሃት የፖለቲካ (የማጭበርበሪያ) የበላይነቱን ከተነጠቀ የሚቀረው የኢኮኖሚ (የዘረፋ)፣ የደህንነት (የማሸበሪያ) እና የመከላከያ (የማጥቂያ) ኃይል የበላይነት ናቸው። እነዚህ የዘረፋና የመጨቆኛ መዋቅሮቹ ብቻቸውን ያለፖለቲካ መዋቅር የህወሃትን አገዛዝ ሊያስቀጥሉ አይችሉም። ያለኦህዴድ፣ ብአዴንና ደኢህዴን ሎሌነት የህወሃት የግፍና የዘረፋ አገዛዝ በኢትዮጵያ ውስጥ እውን ሊሆን አይችልም ነበር አሁንም አይቻልም። ህወሃት የፓለቲካ (የማጭበርበሪያ) የበላይነቱን በመነጠቁ የእብደት መንገድ የሚመርጥ ከሆነ የሚቀረው አማራጭ በጥቂት ጀነራሎች የሚመራ ግልፅ የወጣ ወታደራዊ መንግስት መመስረት ሊሆን ይችላል። ይህም ደግሞ በኢትዮጵያ ሕዝብም ሆነ በአፍሪካና በዓለም በፍፁም ተቀባይነት የሌለው በመሆኑ የህወሃትን የአገዛዝ እድሜ በፍፁም ሊያራዝመው አይችልም። ከአሁን በኃላ የኢትዮጵያ ሕዝብ የህወሃትን የግፍ አገዛዝ የሚሸከምበት ትዕግስትም አቅምም የለውም። ህወሃቶችም ይህ በሚገባ ገብቷቸዋል። ነገር ግን አሁንም ሊሰመርበት የሚገባው ጉዳይ ህወሃት የሚወገዘው የበላይነቱን ተጠቅሞ በኢትዮጵያ ሕዝብ ላይና በአገር ላይ ከፍተኛ ወንጀሎችን ስለፈፀመ ነው እንጂ አመጣጡ ከትግሬይ ስለሆነ አይደለም። ህወሃትን መቃወም ትግሬን መጥላት አይደለም። ህወሃት ግፈኛና ወንጀለኛ ድርጅት ነው የሚባለው በዋንኛነት ንፁሃን ኢትይጵያውያንን ወንጀሎችንና ወንጀለኞችን ስለተቃወሙ ብቻ በመግደሉ፤ ንፁሃን ሰዎችን በእስር ቤት በጨለማ ክፍል በማጎር ለአመታት በማሰቃየቱ፤ የሕዝብና የአገርን ሀብት በመዝረፉ፣ በመመዝበሩና በማስመዝበሩ፤ ማጭበርበርን እንደ ፓለቲካ መሣሪያ በመጠቀም በሕዝብ ላይ ውሸቶችን በማሰራጨት ሕዝብን በማበጣበጡና በመከፋፈሉ እንዲሁም ለቡድናዊ ጠባብ ዓላማው ሲል የአገርና የሕዝብ ጥቅሞች አሳልፎ በመስጠቱ ነው። ህወሃትን መቃወም ማለት በህወሃት የግፍ አገዛዝ ለሚሰቃየው ለኢትዮጵያ ሕዝብ ወገናዊነት ማሳየት ማለት ነው። በአለማዊም ሆነ በመንፈሳዊ ሕይወት ወንጀልንና ወንጀለኞችን መቃወም ወንጀል ወይንም ጥላቻ ሳይሆን የተቀደሰ ተግባር ነው። ይህም ደግሞ በሰብአዊነትም፣ በሞራላዊነትም ሆነ በመንፈሳዊነትም የተገባና የተቀደሰ ተግባር ነው። ነገር ግን ለመሠረታዊ ለውጥ የሚደረገው ትግል ትልቅ ጥንቃቄን ይጠይቃል። የህወሃት አወዳደቅ ሕዝብና አገር ላይ እንዳይሆን በሕዝቡም ሆነ በተቃዎሚዎች መሀከል በመከባበር ላይ የተመሠረት ትብብር የሚፈለግ ብቻ ሳይሆን ያለው ብቸኛ አማራጭ ነው። ህወሃት ሕዝቡንና የተቃዋሚውን ጎራ ለመከፋፈል የማይፈነቅለው ድንጋይ አይኖርም። ይህ የመከፋፈልና ሕዝባዊ ትግሉን የማዳከም ዓላማ እንዳይሳካ በሕዝቡና በተቃዋሚዎች በኩል ትልቅ ጥንቃቄ ያስፈልጋል። በቀላሉ ሊቀጣጠሉና ሊያተራምሱ የሚችሉ ብዙ አደጋዎች አሉ። ብዙ የሚጠብቁን አደገኛ ዳገቶችና ቁልቁለቶች አሉ። የዲሞክራሲ መንገድ አልጋ በአልጋ አይደለም ግን የሚያዋጣን መንገድ እሱ ነው። ለምንናፍቀውና ሊመጣ ለሚገባው የፖለቲካ ሽግግር ምዕራፍ በጠላትነት ሳይሆን በመከባበርና በመደማመጥ የተለያዩም ሆነ የተቃረኑ አስተሳሰቦችን ማራመድ እንዲቻል በተቃዋሚዎች በኩል መሠረት መጣል ከአሁኑ ያስፈልጋልም ይገባልም። የተለያዩም ሆነ የተቃረኑ አስተሳሰቦች፣ አመለካከቶችና ትርክቶች በሰላም አብረው ጎን ለጎን ሲኖሩ ብቻ ነው ዴሞክራሲያዊ ስረዓት ሊፈጠር የሚችለው። አንድ ወጥ አስተሳሰብና አንድ ወጥ ትርክት በዴሞክራሲ ሥርዓት በፍፁም ሊኖር አይችልም። ያለፈው ታሪኮቻችንን መድገም አይገባም። ካለፉት የፖለቲካ ውድቀቶቻችን ልንማር ይገባል። ካለፉት ስህተቶቻችን በመማር እነሱን ላለመድገም እጅግ ትልቅ ጥንቃቄ ያስፈልጋል። ከባድ ፈተና ከፊት ለፊት ስለሚጠብቀን መንገዳችን በጣም አስቸጋሪ እንዳይሆንና እንደገና እንዳንወድቅ ትልቅ ሃላፊነት፣ ሆደ ሰፊነትና ብልሃት ያስፈልጋል። እንድንከፋፈልና እንድንበጣበጥ የሚፈልጉ ኃይሎች ሁልጊዜም እንደሚኖሩ መዘንጋት የለበትም። በተቃዋሚዎች መሀከል ቅራኔዎችና መለያየቶች ወደ ጠላትነት እንዳይቀየሩ በመከባበር መለያየትም ሆነ መተባበር እንዲኖር ሁሉም ሀላፊነቱን ቢወጣ መልካም ይሆናል። የኢትዮጵያ አጠቃላይ ሁኔታ እንኳን ተጣልተን ተዋደንም ቢሆን እጅግ አስቸጋሪ ነው። የተጀመረውም የትብብር መንፈስ እንዳይጐዳ ትልቅ አርቆ አስተዋይነት ያስፈልጋል። በመከባበር ለኢትዮጵያ የዴሞክራሲ ጉዞ ጠቃሚና ገንቢ ባህል መፍጠር ከአሁኑ ይገባል።
ሰሜን ኮሪያን የመምታት አቅም አለን በማለት አስተያየት የሰጡትን የደቡብ ኮሪያውን መከላከያ ሚኒስቴር ያወገዘችው፣ ሰሜን ኮሪያ ጥቃት የሚሰነዘርባት ከሆነ በሴኦል ያሉ ትላልቅ ቦታዎች እንደምታወድም አስጠንቅቃለች፡፡ የሰሜን ኮሪያው መሪ ወንድም የሆኑት ኪም ዮ ጆንግ የደቡብ ኮሪያው መከላከያ ሚኒስትር አስተያየት የሁለቱ ኮሪያዎችም ግንኙነትና እና በኮሪያ ባህረ ሰላጤ ያለው ውጥረት የበለጠ ያባብሰዋል ማታቸውን ሮይተርስ የሀገሪቱን ሚዲያ ጠቅሶ ዘግቧል፡፡ የፈረንጆቹ 2022 ከገባ ወዲህ ሰሜን ኮሪያ ለ9ኛ ጊዜ ሚሳየል አስወነጨፈች ኪም ዮ ጆንግ ይህን ያሉት የደቡብ ኮሪያው ሚኒስትር ሱ ሁክ ባለፈው አርብ እለት የሀገራቸው ጦር በእጅጉ የተሻሻለ መሆኑን እና በሰሜን ኮሪያ ውስጥ ያለ የትኛውንም ቦታ በፍጥነትን በትክክል መምታት ይችላል ማለታቸውን ተክትሎ ነው፡፡ ሱህ ከሰሜን ኮሪያ የሚያቃጣውን ወታደራዊ ስጋት ለመቋቋም እንዲችል ለጦራቸው በቂ ድጋፍ ይደረጋል ብለዋል፡፡ ሱህ ሰሜንን ጠላት ሲሉ ጠርተዋል፡፡ የኮሪያው የሰራተኛ ፓርቲ ምክትል ዳይሬክተር የሆኑት ኪም፤ በዚህ አይነት አስተያየት ደቡብ ኮሪያ አደጋ ሊደርስባት እንደሚችል ተናግረዋል፡፡ የፓርቲው ጸሃፊ የሆኑት ፓክ ጆንግ ቾን ሰሜን ኮሪያ ያላት ጦር ሁሉ በመጠቀም በደቡብ ኮሪያ ሴኦል ያሉ ቦታ ልታወድም ትችላለች፤ ይህ የመሆነው ግን የደቡብ ኮሪያ ጦር የሚተነኩስ ከሆነ ነው ብለዋል፡፡
'ዴሊቬሮሎጂ' የውጤታማ ትግበራ እ.ኤ.አ ከ1997 ቶኒ ብሌየር እንግሊዝን በሚመሩበት ወቅት ተቋማት ውጤታማ አገልግሎት እንዲሰጡ ያስቻለ ሲሆን፤ በተለይ ደግሞ በጤናው ዘርፍ በእንግሊዝ የተሻለ ውጤት እንዲመዘገብ አስችሏል። ከዚህም በተጨማሪ በዩናይትድ ስቴትስ ሜሪላንድ ግዛት፣ በፓኪስታን ፑንጃብ ግዛት፣ በማላዢያ፣ በኡጋንዳ፣ በ…በመሳሰሉት አገሮች ተሞክሮ ውጤት ያስገኘ የአሰራር ሥርዓት ነው፡፡ በአገራችንም ከዚህ በፊት የተለያዩ ቅድሚያ የሚሹ ጉዳዮች ተለይተው ቅድሚያ ትኩረት ተሰጥቷቸው በአግባቡ እየተተገበረ የሚገኝ ሲሆን፤ ለአብነትም በግብርና ትራንስፎርሜሽን፣ በኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት፣ በግብርና ታክስ አሰባሰብ፣ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትኩረት የሚሹ ዘርፎችን በመለየት የውጤታማነት ሥርዓቱ በመተግበር ላይ ነው። በተመሳሳይ የኢፌዴሪ የትምህርት ሚኒስቴር ከ2010 በጀት ዓመት ጀምሮ የውጤታማነት ትግበራ አሰራር ሥርዓትን በትምህርትና ሥልጠና ዘርፍ ቅድሚያ የሚሰጣቸውን ጉዳዮች በመለየት ውጤታማ ለማድረግ ትግበራ ውስጥ ገብቷል። በዚህም መሰረት 80 በመቶ በላይ ከከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የሚመረቁ ተማሪዎች ከተመረቁ በአንድ ዓመት ጊዜ ውስጥ ወደ ሥራ ገበታ እንዲሰማሩ ለማድረግ በቅድሚያ ውጤት እንዲመረጡ የሚያስችል አሰራር ተለይቷል። ትግበራው ውጤታማ እንዲሆን ከኢንዱስትሪ ጋር፣ ከአካባቢ ማህበረሰብ፣ ከቴክኒክና ሙያ እንዲሁም ከሌሎች ባለድርሻ አካላት ጋር ተቀራርቦ መሥራት የሚጠይቅ ይሆናል። ጽንስ ሀሳቡ ተቋማት ባስቀመጡት የተለጠጠ ግብ መሠረት በቅድሚያ መፈጸም ያለባቸውን ተግባራት በመረጃና ማስረጃ አስደግፈው ቅድሚያ በመስጠት በጥራትና በፍጥነት ወደ ውጤት መቀየር ነው። ሂደቱ በተቋማት የ'ዴሊቬሮሎጂ' ቡድን ተቋቁሞ በዚሁ ሥራ ላይ ብቻ አተኩረው በሚሰሩ ባለሙያዎች ተደራጅተው የተቋማት ኃላፊዎች ዕለታዊ፣ ሳምንታዊ፣ ወርኃዊ እንዲሁም በሩብና በግማሽ ዓመት ውስጥ ጠንካራ ክትትል የሚደረጉበት አሰራር ነው። 'ዴሊቬሮሎጂ' ከቢፒ.አር፣ ቢ.ኤስ.ሲና ከሌሎች የሪፎርም ትግበራ መሣሪያዎች ጋር ጎን ለጎን ተፈጻሚ ሊሆን የሚችል ነው። በተጨማሪም በውጤታማ ትግበራ ቡድንና በሌሎች የለውጥ ትግበራ ቡድኖች መካከል ልዩነት አለ ተብሎ የሚወሰድም ከሆነ፤ ይህ ቡድን እነዚያ ቀደም ሲል የተቋቋሙ ቡድኖች መኖር አለመኖራቸውን ለመከታተልና ለማረጋገጥ ይበልጥ ውጤታማ እንዲሆኑ የማስቻል ተልዕኮን የያዘ ሂደት መሆኑ ነው። የውጤታማነት ትግበራ አሰራርን በየተቋማቱ ነባራዊ ሁኔታ በሚመች መልኩ ጥቅም ላይ ማዋል ተገቢ ነው፡፡ በባህር ዳር ዩኒቨርስቲ የውጤታማ ትግበራ አሰራርን የሚመራ ቡድን የተቋቋመ ሲሆን በውስጡም አንድ የቡድን መሪን ጨምሮ በሥሩ ሦስት ከፍተኛ ባለሙያዎችን /experts/ ያካተተ ነው፡፡ የባሕር ዳር ዩኒቨርስቲ የውጤታማ ትግበራ ቡድን የተቋቋመበት ዋና ዓላማ በ2020 እ.ኤ.አ. ከዩኒቨርስቲያችን በመደበኛው ፕሮግራም የሚመረቁ የቅድመ-ምሩቃን ወደ ሥራ ዓለም የመግባት አቅም አሁን ካለበት በግምት 72 ፐርሰንት ወደ 93 ፐርሰንት የማድረስ ዒላማን ለማሳካት ሲሆን፤ ይህንንም ዒላማ ለማሳካት ያስችላሉ ተብለው የተለዩ ሰባት ስትራቴጂዎችን ለመተግበር በሚደረገው የመላው የዩኒቨርስቲው ማህበረሰብ የዕለት ተዕለት እንቅስቃሴ በመምራትና በማስተባበር፣ በመደገፍ ሒደት የተገኙትን ውጤቶችን፣ ያጋጠሙ ተግዳሮቶችን፣ የተወሰዱየመፍትሔ ዕርምጃዎችን በቅርበት በመከታተል በቂና ተአማኒነት ያላቸውን መረጃ እየሰበሰበ በየጊዜው (ብዙውን ጊዜ በየሳምንቱ) ለትምህርት ሚኒስቴር ሪፖርት ማድረግ ነው፡፡ ሰባቱ ስትራቴጂዎች የሚከተሉት ናቸው፡-
ዘመን ባንክ ባለፈው የበጀት ዓመት የትርፍ መጠኑን ወደ 86 በመቶ ማሳደጉን አስታወቀ፡፡ ባንኩ በ2011 ዓ.ም የበጀት ዓመት ከሰጣቸው የአገር ውስጥና የውጭ አገር የባንክ አገልግሎት ዘርፎች ከ1.5 ቢ ብር በላይ ያገኘ ሲሆን ሊያገኝ ካቀደው የ1 ቢ. 492 ሚ.ብር ገቢ አንጻር፣ የ6 በመቶ ብልጫና ከ2010 ዓ.ም አንፃር የ39 በመቶ ብልጫ ወይም የ447 ሚ.ብር እድገት ማሳየቱን ባንኩ በላከው መግለጫ አስታውቋል፡፡ ለትርፉ ማደግ እንደ ምክንያት ከተቆጠሩት መካከል የወጪ ቅነሳ፣ የብድር አቅርቦትና በአገልግሎት ዘርፍ የተመዘገበው መልካም አፈፃፀም ዋና ዋናዎቹ እንደሆኑ የጠቀሰው ባንኩ፣ በበጀት ዓመቱ 1 ቢ. 84 ሚ. ብር ወጪ ይኖረዋል ተብሎ የነበረ ቢሆንም በአመቱ ውስጥ በተሰሩ የወጪ ቅነሳ መርሃ ግብሮች አጠቃላይ ወጪው 947 ሚ.ብር እንዲሆን በማድረግ ትርፋማነቱን ለማሻሻል እንደረዳውም ተገልጿል፡፡ ባንኩ በበጀት ዓመቱ ከታክስ በፊት 635.9 ሚ. ያልተጣራ ትርፍ ያስመዘገበ ሲሆን ይህም ከቀዳሚው 2010 ዓ.ም የ86 በመቶ ወይም የ293.5 ሚ. ብር ብልጫ ማሳየቱንና ከዕቅዱ ደግሞ የ55 በመቶ ብልጫ ያለው አፈፃፀም ሆኖ መመዝገቡን አስታውቋል፡፡ ባለፈው የበጀት ዓመት ለተለያዩ የኢኮኖሚ ዘርፎች የሰጠው ብድር 7.6 ቢሊዮን ብር የደረሰ ሲሆን ይህም ከቀዳሚው አመት የ50.7 በመቶ እድገት የተመዘገበበት እንደሆነ ባንኩ ጨምሮ ገልጿል፡፡ ባንኩ በበጀት ዓመቱ ካገኘው ከ1.5 ቢ. ብር በላይ ገቢ ውስጥ 1.ቢ 15 ሚሊዮን ከወለድ፣ ከአለም አቀፍ ባንክና ከሌሎች አገልግሎቶች ያገኘው እንደሆነም አስታውቋል፡፡ የዘመን ባንክ አጠቃላይ ሀብት እ.ኤ.አ በ2019 ዓ.ም መጨረሻ 14.7 ቢሊዮን የደረሰ ሲሆን ይህም ከቀዳሚው አመት በ18 በመቶ ወይም በ2.2 ቢሊዮን ብር ጭማሪ ማሳየቱ የተገለፀ ሲሆን፣ በ2010 ዓ.ም ከነበረው የ10.2 ቢሊዮን ብር ተቀማጭ ገንዘብ፣ በ2011 ዓ.ም ወደ 11.6 ቢሊዮን ብር ማደጉም ታውቋል፡፡ በሌላ በኩል፤ ባንኩ በ2011 ዓ.ም የበጀት ዓመት የደንበኞቹን የባንክ አገልግሎት ፍላጎት ለማሟላትና በቅርበት ለማገልገል ባደረገው ጥረት፣ የቅርጫፎቹን ብዛት ኪዮስኮችን ጨምሮ ወደ 43 ያሳደገ ሲሆን በተያዘው አዲስ የበጀት ዓመትም ይህንኑ የቅርንጫፍ ቁጥር የማሳደግ ስራ አጠናክሮ እንደሚቀጥል አስታውቋል፡፡ Read 3104 times Tweet Published in ንግድና ኢኮኖሚ More in this category: « ዳሸን ባንክ የ100 ሚ.ብር ማህበራዊ ኢንቨስትመንት ፕሮጀክት ይፋ አደረገ ሶደሬ ቁጥር 2 ባለ ኮከብ ሪዞርትና ሆቴል ዛሬ ይመረቃል » back to top ላንተና ላንቺ ጎጆ…የካንሰር ሕሙማን ማረፊያ ጎጆ የካንሰር ህሙማን ማረፊያ በአዲስ አበባ ተክለሀይማኖት በጥቁር አንበሳ ሆስፒታል አካባቢ ወደጎላ ሚካኤል በሚወስደው መንገድ ከተክለሀይማኖት ጤና ጣቢያ ውስጥ የራሱን ማረፊያ በማሰራት ስራ የጀመረ ነው፡፡ ጎጆ እንዲመሰረት ምክንያት ከሆኑት መካከል ህብረተሰብ “ናሽናል አቪዬሽን ኮሌጅ ተምሮ ችግር የሚያወራና የሚያቃስት ሰው አይገኝም” Written by ናፍቆት ዮሴፍ ህልምን እውን አድርጎ የማለፍን ያህል ስኬት የለም የዛሬው እንግዳችን በኢትዮጵያ አየር መንገድ ውስጥ አብራሪ ነበሩ-ፓይለት። በኬንያ፣ በታንዛንያና አውስትራልያ በዚሁ ሙያ ለረዥም ዓመታት አገልግለዋል። ባጠቃላይ በዚህ ሙያ ውስጥ ከሩብ ክፍለ ዘመን ርዕሰ አንቀፅ በእንቅርት ላይ ጆሮ ደግፍ ከዕለታት አንድ ቀን ሁለት እውቅ ሀብታም ገበሬዎች በአንድ መንደር ይኖራሉ። ሁለቱም ራሳቸው ላይ ምናምኒት ፀጉር አልነበራቸውም። በዚህም ምክንያት “ሁለቱ እንቁላሎች” የሚል ቅጽል ስም ተሰጥቷቸው ነበር። በጣም የሚዋደዱ ባልንጀሮች ናቸው። አንድ
ኣብ ዝመጽእ ሰሙን 8 ሕዳር 2022 ኣብ ኣመሪካ መንፈቓዊ ምርጫ ክካየድ ወፍሪ ምርጫ ብውዕውዕ ቀፂሉ ኣሎ።ኢትዮጵያዊያን ኣመሪካዊያን ጉዳዮም ከፈፅምሎም ይኽእሉ እዮም ንዝብሉዎም ኣባላት ኮንግረስ ኣመሪካ፣ኣመሓደርቲ ክፍለ ግዝኣታትን ከባቢያዊ መራሕቶምን ንምምራፅ ድምፆም ካብ ምሃብ ሓሊፎም ዝተፈላለዩ ጎስጓሳታን ወፍርታትን እውን ኣብ ምክያድ ይርከቡ። ተወለድቲ ትግራይ ዝኾኑ ኣመሪካዊያን ነበርቲ ሜሪላንድ ሓደ ውዳበ ፈጢሮም ዝተፈላለዩ ምንቅስቓሳት ኣብ ምክያድ ይርከቡ። ኣብ ክፍለ ግዝኣት ሜሪላንድ ዝነብሩ ተወላዶ ትግራይ ኣመሪካዊያን መረፅቲ "(Maryland Tigrayan American Voters)" ዝብል ውዳበ ኣብ ሜሪላንድ ካብ ዝምስረት ሓደ ዓመት ከምዘቑፀረ ካብቶም ኣተሓባበርቲ ሓደ ኣቶ ኣሰፋ ዘብርኣውሩኽ ፍስሃ ይገልፅ።ናይቲ ውዳበ ወይ ማሕበር ዕላማ ተወለድቲ ትግራይ ኣብ ከባቢያውን ሃገራውን ምርጫታት ብምስታፍ ፅልውኦም ክብ ንምባል እዩ ይብል።ዛጊድ ዘካይድዎ ፃዕርታት ብዝምልከት ከምዚ ይብል። "ኣብዚ ኣብ ኣመሪካ ኣብ ዝቕፅል ሰሙን ኣብ ዝካየድ መንፈቓዊ ምርጫ ተወላዶ ትግራይ ኣመሪካዊያን መረፅቲ ኣጀንዳታቶም ከፈፅሙሎም ተስፋ ንዝገብሩሎም ንምምራፅ ከምዝተዳለውን ኣብ ምልዕዓል መረፅቲ ይኹን ኣብ ካልኦት መድረኻት ከምዝሳተፉን ይገልፅ።" ከም ውዳበ ይኹን ከም ትግራዋይ ዘገድሶ ወይ ክፍትሓሉ ዝደልዮ ቀንዲ ጉዳይ ብዝምልከት ከምዚ ይብል። ቅድሚ ሎሚ ኣብ ሜሪላንድ ከምዚ ዝበለ ውዳበን ምንቅስቓስ መረፅቲን ከምዘይነበረ ብምግላፅ እቲ ናይ ክልል ትግራይ ኩነታት ምስተፈጠረ ግን ካብ ታሕቲ ብምጅማር ኣብ ካልኦት ክፍለ ግዝኣታት ብደረጃ ማሕበረሰብ ምስ ዝነጥፉ ውዳበታት ኣብ ኔቫዳ፣ኣትላንታ፣ፍሎሪዳ፣ቨርጂኒያን ዲሲን ተሓባቢሮም ይሰርሑ ከምዘለው ኣቶ ኣሰፋ ይገልፅ።እታ ናይ መወዳእታ ዕላማ ኣመሪካዊያን ተወላዶ ትግራይ መረፅቲ(US Tigrayan American Voters) ዝብል ጥምረት ብምፍጣር ብደረጃ ሃገር ኣብ ምርጫ ፅልዋ ብምፍጣር ድምፆም ንክስማዕ ምግባር እዩ ይብል። መንግስቲ ኢትዮጵያን ንትግራይ ዘመሓድር ዘሎ ህወሓትን ኣብ ደቡብ ኣፍሪቃ ቶኽሲ ጠጠው ናይ ምባል ስምምዕ ምፍርራሞም ከመይ ከምዝሪኦን ኣብ ናይ መጻኢ ምንቅስቓሶም ዝፈጥሮ ፅልዋ እንተሃሊዩን ተሓቲቱ ካብቲ ናይ ሰላም ስምምዕ ዝመፅእ ዝኾነ ይኹን ብዘየገድስ ምንቅስቓሶም ከምዝቕፅልሉ ይሕብር። እቲ ውዳበ ቅድሚ ሎሚ ነበርቲ ሜሪላንድ ንዝኾኑ ተወላዶ ትግራይ ብምዕዳም ኣኼባታትን ሰልፍታትን ከምዘካየደ ኣቶ ኣስፋ ይገልፅ።እቲ ውዳበ 15 መራሕትን 165 ናይ ማሕበረሰብ ኣተሓባበርትን ከምዘለዎ ኣቶ ኣሰፋ ዘብርኣብሩክ ገሊፁ ኣሎ።
በመተግበሪያ ወይም በ twitter ድር ጣቢያ ውስጥ ከሆኑ ከቪዲዮ ማጫወቻው በታች ያለውን የአጋር አዶውን ጠቅ ያድርጉና “ወደ ትዊተር አገናኝ ቅጅ” ወይም “ኮፒ” ን ይምረጡ። የማጋሪያ አማራጩ በቀኝ በኩል ካለው ቪዲዮ በታች ነው ፡፡ በአድራሻ መስክ ላይ ይለጥፉ የትዊተር ቪዲዮ ዩ.አር.ኤል. ወደ ቪዲዮ አድራሻ መስክ ይለጥፉ እና የአውርድ አዝራሩን ጠቅ ያድርጉ። ዩአርኤልን በ Ctrl + C መለጠፍ ወይም በመስኩ ላይ መያዝ እና በፓስተር አማራጭ ላይ ጠቅ ማድረግ ይችላሉ። ቪዲዮ ያውርዱ ለማውረድ የቪዲዮ ፋይል ዝርዝር ያገኛሉ ዝርዝሩ የተወሰኑ የቪዲዮ ጥራቶችን ይ containsል ፡፡ በብጁ ጥራትዎ አውርድ አገናኝ ላይ ጠቅ በማድረግ ከዚያ የማውረድ ስኬት ይጀምራል ፡፡ የቪዲጌት ትዊተር ማውረጃ የቪዲጌት ትዊተር ማውረጃ የትዊተር ቪዲዮዎችን ለማውረድ ፈጣንና ኃይለኛ መሣሪያ ነው ፡፡ በሶስት ጠቅታዎች ብቻ የትዊተር ቪዲዮዎችን በቀላሉ ያውርዱ። የቪዲዮውን ዩ.አር.ኤል ይቅዱ እና በዚህ ገጽ አናት ላይ ባለው የዩ.አር.ኤል መስክ ውስጥ ያስገቡ እና ከዚያ የአውርድ አዝራሩን ጠቅ ያድርጉ። የቪዲዮ ፋይሎች ዝርዝር ለእርስዎ ይታያል። የተፈለገውን ጥራት መምረጥ እና ማውረድ ይችላሉ ፡፡
England Premier League PredictionsBetika JackpotBetika Daily JackpotCorrect Score PredictionsTips for TodayTomorrow’s Tipsover/under 2.5 tipsBoth teams to score tipsMultibet TipsAll Leagues Top Betting Sites Vamosbets – Vamos BetHabesha BettingHarif Sport BettingWinner ETBetika EthiopiaBetking EthiopiaHulu Sport BettingBravo BetLalibetBet24BlenbetWaliya BetAll Ethiopia Betting sites Sure Wins Aviator በቫሞስ ቤት የነጻ ውርርድ ነጥቦችን ወይም ፍሪ ቤት እንዴት ማግኘት ይቻላል። በቫሞስ ቤት ሲጫወቱ በአንድ የውርርድ መደብ ላይ ሁሉንም ጨዋታዎች ባያሸነፉም ተመላሽ ገንዘብ በነጥብ መልክ ሊያገኙ ይችላሉ ። እነዚህን ለውርርድ የሚሆኑ ነጥቦችን ማግኘት የሚችሉት ከሥር በተዘረዘሩት ቅድመ ሁኔታዎች መሠረት ነው፦ 1. በአንድ የውርርድ መደብ ላይ ከ 5 እስከ 9 ጨዋታዎች ገምተው በአንድ ጨዋታ ብቻ ከተሸነፉና በሁሉም ጨዋታዎች ላይ የተወራረዷቸው ምርጫዎች ከ1.35 በላይ የሆነ ኦድ ያላቸው ከሆነ አዲስ ቲኬት በነጻ ሊጫወቱ የሚችሉበትን ነጥብ ያገኛሉ። የሚያገኙት ነጥብ ያስያዙትን የገንዘብ መጠን ያህል ሲሆን ከፍተኛው 1000 ብር ድረስ ነው። ይህን ነጥብ በመጠቀም ነፃ ውርርድ ማድረግ ይችላሉ። ለምሳሌ በአንድ የውርርድ መደብ ላይ 200 ብር አስይዘው ከ1.35 ኦድ በላይ የሆኑ 8 ጨዋታዎችን ቢመርጡና የአንድ ጨዋታ ግምት ብቻ ስተው ተሸናፊ ከሆኑ ያስያዙት 200 ብር በነጥብ መልክ በአካውንትዎ ላይ ይሰጥዎታል። 2. በአንድ የውርርድ መደብ ላይ 10 እና ከዚያ በላይ ጨዋታዎችን ገምተው በአንድ ጨዋታ ብቻ ከተሸነፉና በሁሉም ጨዋታዎች ላይ የተወራረዷቸው ምርጫዎች ከ1.35 በላይ የሆነ ኦድ ያላቸው ከሆነ፣ በቀሩት ጨዋታዎች ሊያገኙ ይችሉ የነበረውን የገንዘብ መጠን 10% (ከፍተኛው 1000 ብር ድረስ የሆነ) ነጥብ በነጻ ያገኛሉ። ይህም ማለት ለምሳሌ በአንድ የውርርድ መደብ በ10 ብር አስይዘው የመረጧቸው ጨዋታዎች ብዛት 15 ቢሆኑና እነዚህ ሁሉም ምርጫዎች ከ1.35 ኦድ በላይ ያላቸው ከሆኑ፤ ጠቅላላ የኦድ ድምር 300 ነው ብንል ሊያሸንፉ የሚችሉት ብር መጠን 10/1.15*300= 2608.69 ይሆናል። ነገር ግን አንድ ጨዋታ ከተሳሳቱ እና የዚህ ጨዋታ ኦድ 1.5 ቢሆን ከዚህ ጨዋታ ውጭ ባሉት ጨዋታዎች ሊያሸንፉ ይችሉ የነበረው ጠቅላላ ድምር ኦድ 300/1.5=200 ሲሆን የሚያሸነፉትም ገንዘብ 10/1.15*200= 1739.13 ብር ይሆን ነበር። ስለዚሀ የ 1739.13 ብር 10% ማለትም 173.91 ብር በነጥብ መልክ አካውንትዎ ላይ ያገኛሉ ማለት ነው።
“በሥዕል የተደገፈውን ግለሰብ ለመለየት ACPD ን መርዳት ይችላሉ?” ሲል The Arlington County Police Department በፌስ ቡክ ገጹ ማስታወቂያ የበተነው ለአቶ ደምሴ ለማ ወልደየስ ወይም / አራዊት / በሚል ስያሜ ለሚታወቀው ተፈላጊ ነው። ፖሊስ ደምሰው የተሰወረበትን ሰዓትና ጊዜ ጠቅሶ ” እሱ በአእምሮ በሽታ ወይም በሌላ የእውቀት እክል እየተሰቃየ ሊሆን ይችላል” በማለት የጤና እክል ላይ እንደሚገኝ ጠቁሞ “ዕድሜው ከ55-65 የሚመስል፣ ኢትዮጵያዊ ፣ አማርኛ የሚናገር ፣ ግራጫማ ሹራብ ፣ ቀይ ጃኬት እና ጥቁር ካፖርት ለብሷል ፣ ሰማያዊ የአትሌቲክስ ሱሪ ወዘተ ለብሷል፣ ቀይ ባርኔጣ አድርጓል” የሚል የአፋልጉኝ ምልክት ይሰጣል። ከዛም የድንገተኛ ስልክ በማስቀመጠ ያዩት ሰዎች መረጃ እንዲሰጡ ይጠይቃል። ይህ ከሆነ በሁዋላ ደምሰው መገኘቱን FINAL: The gentleman has been identified and his family has been located. Thank you to all who shared to assist with this case! ሲል አፋልጉኝ ያለው ክፍል በተመሳሳይ ገጹ አስታውቋል። ደምሰው / አራዊት ወደ አሜሪካ የሄደው በድንገት ነበር። የሄደውም የሪፖርተር ጋዜጣ ባለቤት አቶ አማረ አረጋዊ ላይ የግድያ ሙከራ ከተደረገ በሁዋላ ግድያ ሞካሪዎቹ ሲያዙ አራዊት በዛው ምሽት ወደ አሜሪካ እንዲያቀና ተደርጓል። 2020 አሜሪካ በሄድኩበት ጊዜ በጥቆማ ሜሪላንድ ቴራሚዞ ካፌ አካባቢ አግኝቸው ነበር። በወቅቱ መልካም ጤንነት ላይ ይገኝ ነበር። ረስቶኝ ስለነበር ማንነቴን ነግሬው አሜሪካ ስለሚኖርበት ምክንያት ጠይቄው ነበር። ቁጭት አለበት። እዛ እንደተጣለ አድርጎ ያስባል። በራሱ ፍላጎት አገር ቤት መግባት እንደማይችል፣ ብዙም አዲም ባይሆን አንዳንድ ጉዳዮች አጫወተኝ። የአሜሪካ አካሄዴ እሱንም ለማግኘት ጭምር በመሆኑ፣ ካገነሁት በሁዋላ አዘንኩ። ምንም የማያውቅ መሆኑንን ስረዳ እንዴት እንደተጫወቱበት ተረዳሁ። አገር ቤት እንደሚፈለግ ከማወቁ በቀር እሱ መራው በተባለው ወንጀል ዙሪያ ሁሌም መመሪያ ተቀባይ ነው። እሱ ዘሪሁን የሚባል ወጠምሻ መልምሎ አቶ አማረ ላይ ግድያ ሲሞከር ደምሰው እዛው አካባቢ ዲኤች ገዳ ህንጻ ሼቭሮሌት ውስጥ ቁጭ ብሎ ይመለከት ነበር። ገዳዮቹ የተባሉትን አድርገው ሲሸሹ አንደኛው በህዝብ ትብብር ተያዘ። የመጡባት ታክሲ እንከን ገጥሟት አልሄድም በማለቷ ሁለቱ ሲያመልጡ አንዱ የመሮጥ ችግር ያለበት ስለነበር ተያዘ። በሱ ጥቆማ ሌሎቹ በ24 ሰዓት ተያዙ። ምርመራውን የሚመሩት የወቅቱ የፖሊስ ኮሚሽነር ወርቅነህ ገበየሁ ስለነበሩ በየእለቱ አገኛቸው ነበር። ምርመራው የተጠናቀቀው አራዊት ላይ ነው። አራዊት ተይዞ ከመጣ ማን ገቢ እንደሚሆን ይታወቃል። ስለዚህ ጉዳዩ ተድበሰበሰ። በኢንተር ፖል አማካይነት አራዊትን ከአሜሪካ ማስመጣት እየተቻለ ዝም ተባለ። አደጋው ሲደርስ አያት ሆስፒታል ሲፎክሩ የነነብሩት የህወሃት ታላላቅ ሰዎች ምን እንደነካቸው በግልጽ ባይታወቅም ዛቻቸው ረገበ። ብዙ ታሪክ አለው። ደምሰው/ አራዊት የመለመለው ዘሪሁን ወደ ሱዳን ተላከ። ከሱዳን ወደ ዱባይ ማቅናቱ ይነገራል። ሶስቱን ግን ዝዋይ ማረሚያ ቤት በተደጋጋሚ አግኝቻቸዋለሁ። የመርካቶ ጭድ ተራ ልጆች ናቸው። ሞገስ የሚባለው ጎረምሳ ሶስት ጊዜ አስቤው ሳይሆን በተዓምር እንዳመለጥኩዋቸው ነገረኝ። ሶስቱንም ቀናት አስታወሰኝ። አንዴ ፖስታ ቤት ውስጥ፣ አንዴ ሰንጋተራ ኤደን ፐብ አተገብና፣ ፒያሳ ኖቪስ ከወዳጄ ናምሩድ ጋር ለሰርጌ ሽቶ ለገዛ ስል ነበር ለያስወግዱኝ የመጡት። ለፖሊስ በሰጡት ማስረጃ ይህንኑ አረጋግጠዋል። አቶ ውርቅነህ ገበየሁ ክሱን ባያስቀጥሉም ከዚያ በሁዋላ ጥበቃ መድበውልኝ ነበር። በሄድኩበት ሁሉ የሚጠብቀኝ ነበር። እድሜ ለኦሮሚያ የማከብራቸው ሃላፊዎችና ዝና የማይፈልጉ ሃብታሞች እስካሁን ሳልሞት ልጄን ማሳደግ ችያለሁ። እንደ ሰው አራዊት አንጀቴን በልቶታል። ቀደም ሲል ሲከፈለው የነበረው ገንዘብ ተቀንሶበት ይነጫነጭ ነበር። አንድ ወቅት ላይ ወደ አገር ቤት በመምጣት አሳስራቸዋለሁ ይል እንደነበር አውቃለሁ። ዛሬ ከሚኖርበት አካባቢ እንደነገሩኝ ሰሞኑንን ” ሰዎቹን ይዘሃቸው ና ብለውኛል” እያለ ካፊቴሪያ ያሉ ወግኖችን ያናግር ነበር። ” ወዴት ሄዱ” እያለም ይጠይቃል። ይህንን ያዩ ወገኖች ብር አዋጥተው ወደ አገር ቤት ሊልኩት አስበው አቶ አብነት መፍቀድ አለባቸው ተብሏል። ይህንን ያሉት ወገኖች መልሱን እንዳገኙ የዜግነት ስራ ለመስራት ፈቃደኞች ናቸው። ይህግ ጉዳይ እንዳለ ሆኖ!! አቶ አብነት ፈቃድ መስጠት ያለባቸው አቶ ወርቅነህ በተኙበት ያልተዘጋ ፋይል ስማቸው ከአራዊት ቀጥሎ ስለሚገኝ ነው። አሁን አራዊት ጤናው ተዛንፏል። እና ወንጀሉ ሊዳፈን ነው? ይህ ያስጨንቀኛል። የኦሮሚያ ብልጽግና ሰዎች ከላይ እስከታች፣ እኔም ከአገር እንድወጣ የረዱኝ በሙሉ ጉዳዩን ያውቁታል። የዚህ ሁሉ ወንጀል መነሻ ምክንያትም ከነሱ የተሰወረ አይደለም። እናም ይህንን ከጻፍኩ በሁዋላ ዝርዝር ማስረጃውን አስቀድሜ ለላኩላቸው ወገኖች ሌላ ማስታወሻ እልካለሁ። ፍትህ የናፈቃቸው የህግ ባለሙያዎች ቢናገሩኝ ለመተባበር ዝግጁ ነኝ። ካልሆነም ህዝብ እንዲፈርድ የማወቀውን ይፋ አድረጋለሁ። አቶ አብነትም ሆነ ማንም እውነት በመናገሬ ቅር እንዳይሰኙ ከወዲሁ እየይቃለሁ። ደምሰው አቶ አበነት ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ስልኩን እንደማያነሱለት፣ ላግኛቸው ቢልም እንዳልቻለ፤ ሼክ መሐመድ ያሉበት ሁኔታ ለማግኘት እንዳላስቻለው ያማርር እንደነበር ባር አካባቢ ብዙ ብር ሲመነዝር የሚያውቁት ምስክርነት ሰጥተዋል። የተለያዩ ሚዲያዎች በዚህ ጉዳይ ላይ በቂ መረጃ ሳትይዙ የተዛባ መረጃ እንዳትሰጡ እማጸናለሁ። የምትፈልጉት መረጃ ካለ ለማካፈል ዝግጁ ነኝ። ከዚህ ውጭ ግን ሃብታምና የህባታም አለቅላቂዎችን በመስማት ተሳስታችሁ እንዳትሳሳቱ አደራ እላለሁ። ሰዎቹ እጃቸው እጅግ ረጅም በመሆኑ ጥንቃቆእ ግድ ነው። ዮፍታዬ ሞቷል። ኤፍሬም ስለ ጊዮርጊስ መጥፎ አስተያየት ሰጠ ተብሎ ተቀጥቅጧል። ወንጀል ካሰሩዋቸው በሁዋላ በየስፋራው የተጣሉ አሉ። የሴቶች ጉዳይ አለ። የቡና ስፖርት ክለብ አመራሮችን ” ቅንጅት ናቸው” በሚል ማስበላት ነበር። ብዙ ጉድ አለና ሚዲያው ይጠንቀቅ፤ የምርመራ ስራ ይስራና ጉዳዩን ከስር ያድማው።
የኢሉባቦር አሌ ወረዳ ነዋሪዎች፥ በወረዳቸዉ ከሚገኘዉ ከጉመሮ ሻይ ፋብሪካ፥ በቂ ጥቅም እያገኘን አይደለም ሲሉ ቅሬታቸዉን ለአሜርካ ድምጽ አሰሙ። ነዋሪዎቹ በተለይፋብሪካዉ የሰዉ ኃይል ሲቀጥር በቂ ዕድል ለአካባቢዉ ነዋሪዎች አይሰጥም ብለዉ አቤቱታ ሲያሰሙ፥ ፋብሪካዉ ግን የነዋሪዎቹን ጥቅም ለማስጠበቅ እየሰራሁ ነኝ ሲል መልስሰጥቷል። ናይሮቢ — በጉመሮ ሻይ ፋብሪካ ዙሪያ የሚኖሩ የአሌ ወረዳ ነዋሪዎች ከፋብሪካዉ የሚገባንን ጥቅም እያገኘን አይደለንም በማለት ያላቸዉን ቅሬታ አሰምተዋል። ስማቸዉ እንዳይገለጽ የፈለጉ በፋብሪካዉ ዙርያ የሚኖሩ ነዋሪዎች እንደሚሉት፥ ፋብሪካዉ መጀመሪያ ሲቋቋም ከአካባቢዉ እንዲነሱ የተደረጉ አርሶ አደሮች፥ ለመሬታቸዉ ምንም ካሳ አልተከፈላቸውም። ከዚህም በተጨማሪ ፋብሪካዉ ሠራተኛ ሲቀጥር ለእኛ የአካባቢዉ ነዋሪዎች በቂ ዕድል አይሰጥም በማለት ቅሬታ እንዳላቸዉ ይገልጻሉ። ”ፋብሪካዉ መጀመርያ ሲቋቋም ከቦታዉ ለተነሱ አርሶ አደሮች በቂ ካሳ ሳይሰጧቸዉ ነዉ ከመሬታቸዉ ያነሷቸዉ። በሌላ በኩል ደግሞ የተማሩ የአካባቢዉ ወጣቶችበፋብሪካዉ ተቀጥረው ሲሰሩ፥ ለቦታው ተመጣጣኝ ደሞዝ እያገኙ አይከፈሉም። እኚህ የአካባቢዉ ወጣቶች እያሉ ከደቡብ አልያም ከሰሜን ነዉ አምጥተዉ የሚቀጥሩት።” ብለዋል። ሌላ የአባቢዉ ወጣት ሲናገር በተለይ የአካባቢዉ አርሶ አደሮች ላሞችና ፍየሎች በፋብሪካዉ መሬት ክልል ዉስጥ ሲገኙ ፋብሪካዉ ከባድ ቅጣት ይቀጣል። በዚህም የተነሳ ቤተሰቤ ከቦታዉ ለቋል ሲል ይናገራል። በቅርቡም በፋብሪካዉ ማሳ ላይ የእሳት ቃጠሎ ደርሶ ነበር። ህዝቡ ባደረገዉ ስብሰባ ላይ ቅሬታ ቢያቀርብም፥ ፋብሪካዉ ግን በቂ መልስ ሳይሰጠን እንዲሁ በቸልተኝነት አለፈ ሲል ይህ ወጣቱ ገልጿል። ”እኔና ቤተ ሰቦቼ እዚሁ ፋብሪካዉ ዙርያ ነበር የምንኖረው። የሚንከፍለዉ ቅጣት ሲከብደን ቦታዉን ለቀቅን። ከብቶች፣ ፍየሎች፣ በጎችና አህዮች ወደ ፋብሪካዉ ማሳ ከገቡየሚጣለዉ ቅጣት በጣም ከፍተኛ ነዉ። ቢያንስ ለአንድ አህያ ወደ 150 ብር ነዉ የምንከፍለዉ። ባለፈዉ ጊዜ በፋብሪካዉ ማሳ ላይ ባልታወቀ ሁኔታ የእሳት አደጋ ደርሶ ነበር።በዚያ የተነሳ በተደረገዉ ስብሰባ ላይ የአካባቢዉ አርሶ አደሮች ለወረዳዉ አስዳደርና ለፋብሪካዉ ቅሬታ ቢያቀርቡም፥ በስብሰባዉ ላይ የነበሩ የፋብሪካዉ ተወካይ ግን፥ እኛን የሚያስተዳድረን የፌደራል መንግስት እንጂ የወረዳው አስተዳደር አይደለም ሲሉ ነዉ መልስ የሰጡን። በጊዜዉ ጥያቄ ያቀረቡትን ሰዎችንም የደሞዝ ቅጣትና የተለያዩ እርምጃ ነዉየወሰዱባቸዉ።” ብሏል ወጣቱ። የነዋሪዎቹን ቅሬታ አስመልክተን የፋብሪካዉን ዋና ሥራ አስከያጅ አቶ መሠረት ጥሩነህ ተሰማን የጠየቅን ሲሆን እሳቸዉ እንደሚሉት ግን የቀረበዉ አቤቱታ የተጋነነ ነዉ።የአካባቢዉ አርሶ አደሮች ተጠቃሚ እንዲሆኑ በተቻለን መጠን በመሥራት ላይ ነን ሲሉ አስረድተዋል።። ”ምንድነዉ አሁን እዚህ ጋር ከብቶች አሉ፥ አህዮች አሉ። እነዚህ ከብቶችና አህዮች በቀጥታ በልማቱ ክልል ዉስጥ ገብተዉ አይደለም መሰማራት ያለባቸዉ። ሆኖም እኛ ገንዘብ አስከፍለን ልማትን ትርፋማ ለማድረግ አይደለም። ይሄ፣ አሁን ልማቱ ዉስጥ ደን አለ (RESERVED) የሆነ ደን ስለዚህ ገበሬዎች ከብቶቻቸዉን ማሰማራት ያለባቸዉ እዚህ ደን ዉስጥ ነዉ። እንደገና ሻይ ተክል ዉስጥም ከብቶች ይሰማራሉ። ሻይ ደግሞ በተፈጥሮዉ ከዬትኛዉም እንስሳ ጋራ ንክኪ እንዲኖረዉ አይፈቀድም። ምክንያቱም ከጥራቱ ጋር ተያይዞነዉ። የ Rain Forest Alliance Certification ይከለክላል። ስለዚህ ከብቶቻችሁን ጠብቁ፣ ፈረሶቻችሁንም አህዮቻችሁንም ጠብቁ ብለን ማስታወቅያ ሁሉ እየለጠፍን ነዉየምንነግረዉ። ይሄን ሁሉ አድርገን እምቢ ሲሉ ምናልባት በአንድ ከብት እስከ 25 ብር እነዲቀጡ ይደረጋል።” ብለዋል። በሰዉ ኃይል ቅጥር ዙርያ የነዋሪዎቹን ስሞታ ግን ሥራ አስከያጁ አስተባብለዋል። በቅርቡ በፋብሪካዉ ማሳ ላይ ደርሶ ነበር የተባለዉ የእሳት አደጋም ማናልባት እየተነሳ ካለዉየህዝብ ቅሬታ ጋር ይያያዛል ወይ ብለን የወረዳዉን ምክትል አስተዳደር አቶ ወራቃ አያናን ስንጠይቅ፥ ጉዳዩ እስካሁን በፖሊስ እጅ ነዉ ብለዋል። ወደፊት የአካባቢዉ ወጣቶችበፋብሪካዉ ዉስጥ ተቀጥረዉ በይበልጥ ተጠቃሚ እንዲሆኑ ወረዳዉ ከፋብሪካዉ ጋር እየሰራ መሆኑንም አክለው ተናግረዋል። የጉመሮ ሻይ ልማት ድርጅት በሚድሮክ ኢትዮጵያ የሚተዳደር የግል የሻይ ፋብሪካ ሲሆን፥ በዊኪሊክስ የተለቀቀዉ መረጃ እንደሚያመለክተዉ ሚድሮክ ኢትዮጵያ ግሩፕ በ 24ሚሊዮን ዶላር ነዉ ከኢትዮጵያ መንግስት የገዛዉ።
የፋሲል ከነማ እና የመቀሌ ከነማ የእግር ኳስ ጨዋታ በአዲስ አበባ ከተጠናቀቀ በኋላ የፋሲል ከነማ ደጋፊዎች በቴድሮስ አደባባይ በሚጨፍሩበት ጊዜ የየፌደራል ፖሊስ ችግር በመፍጠር የፋሲል ከነማን ደጋፊዎችን እንዳሰረ በማህበራዊ ድረ ገጽ የወጡ መረጃዎች ያመለክታሉ። የፋሲል ከነማ ማሊያ የለበሱ ደጋፊዎችን በጂምላ እንዳሰሩ ነው የተሰማው። የፌደራል ፖሊስ እያሰረ በነበረበትም ወቅት “ወያኔ ሌባ” የሚል መፈክር ተሰምቷል ይላል የማህበራዊ ድረ ገጽ ዘገባ። የአርቆ አሳቢው እና ጀግናው የኢትዮጵያ ንጉስ የአጼ ቴዎድሮስ ሁለት መቶኛ ዓመት የልደት በዓላቸው ነገ ስለሚከበር የዛሬው የአዲስ አበባ የእግር ኳስ ጨዋታ ከፋሲል ከነማ ደጋፊ ውጭ ያሉትንም ኢትዮጵያውያን ትኩረት ስቦ የፋሲል ከነማ ደጋፊ አድርጓቸዋል። የፋሲል ከነማ አጼዎቹ በመባልም ይጠራል በደጋፊዎቹ። ደፋፊዎች የአጼ ቴዎድሮስ ምስል ያለበት ከነቴራ በመልበስ ይታወቃሉ። የዛሬው ጨዋታው ከመቀሌ ከነማ ጋር መሆኑ የብዙ ኢትዮጵያውያንን ትኩረት ከመሳቡም ባለፈ የፋሲል ከነማ ደጋፊ እንደሆኑም ተሰምቷል። ዛሬ የፌደራል ፖሊስ በአዲስ አበባ አድርጓል በተባለው የጂምላ አፈሳ ከፋሲል ከነማ ደጋፊዎች ውጭ በመቀሌ ከነማ ደጋፊዎች ላይም አፈሳ ስለመደረጉ የተሰማ ነገር የለም።
በባህርዳር ዩኒቨርስቲ ዘንድሮ በመደበኛው የ2ኛ ዲግሪ ሚዲያና ኮምዩኒኬሽን ትምሀርት ዘርፍ ፕሮፌሰር ሪቻርድ ሻፈር የሚባል አሜሪካዊ ፈረንጅ ያስተምረን ነበር። የሚያስተምረን የትምህርት ዓይነቱም “ኮምዩኒኬሽን ፎር ዴቨሎፕመንት” የሚል ነው። ፕሮፌሰሩ ሁሌም ሲያስተምር ጥያቄ ይጠይቃል። በመንገድ፣ በካፌ፣ በሆቴልና በየትኛውም ቦታ ሁሉ ያጋጠመውን ሁነት እያመጣ በጥያቄ መልክ ለተማሪዎቹ ያቀርባል ። ሴቶች ባጃጅ ሲያሽከርክሩ አየሁ፣ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ስሄድ ሰው ተጨናንቋል ። እኔን ግን ውስጥ አስገብተው አስተናገዱኝ ለምን? ባህርዳር ብዙ የምዕራባውያን ምግብ ቤቶች የሉም ለምን?… የሚሉ ሃሳቦችን ያነሳል። በዓለም ላይ የመጨረሻው የሚጣፍጥ መጠጥ የሚገኘው ኢትዮጵያ ውስጥ ሲሆን እሱም “ጠጅ” ነው ። በዓለም ላይ በጣም ዋጋው ዝቅተኛ የሆነው መጠጥም የሚገኘው ኢትዮጵያ ነው ። እሱም “ጠላ” ነው ይላል። “ጠላ” በአምስት ብር ነው ባህርዳር ቀበሌ አራት የሚሸጠው። የሚሸጥባቸውን ቤቶችም ይዘርዝራቸዋል። እንዴት ሁለት ወር ባልሞላ ጊዜ ውስጥ እያንዳንዱን አካባቢ ከነ መጠጡ፣ ከነምግቡ… እንዳወቀው ያስደንቃል። እሱ የሚዘረዝራቸውን የጠላና የጠጅ ቤቶች እኛ ስለማናውቃቸው ይገርመናል። በጣም ይጥማል ለምን ድራፍት፣ ቢራ… ትጠጣላችሁ እያለ ከእድገት ጋር እያያዘ ይጠይቃል። የሚጠይቀው ነገር ለእኛ አንዳንዴ ተራ ይመስለናል ። ነገር ግን በሂደት የተማርኩት ነገር እያንዳንዷ ነገር የምናያት፣ የምንሰማት፣ የምንዳስሳትና ምን አልባትም ሊሆን ይችላል ብለን የምንስበው ሁሉ ለታላላቅ ሃሳቦች መነሻ መሆኑን ከፕሮፌሰሩ መማር ችያለሁ። በጋዜጠኝነት ሙያ ደግሞ እያንዳንዳንዷን የህዝብ ጉዳይ ትኩረት ሰጥቶ ማየት፣ መፈተሽ፣ መመርመር፣ እውነተኛነቱን ማረጋገጥና መዘገብ ለአፍታም የሚዘነጋ ባለመሆኑ ጠቃሚ ነው። ከዕለታት አንድ ቀን ፕሮፌሰር ሪቻርድ ከማስተማሪያ ክፍሉ ገባና ትናንት አንድ ሆቴል ላይ ቁጭ ብዬ የኢትዮጵያውያንን የባህል ልብስ የለበሰች ሴት መጣች በማለት የተለመደ ወሬውን ጀመረ። እሷ ስትመጣ አስተናጋጆቹ፣ የሚያስተባብሩት፣ ባለቤቶቹ፣ ከኩሽና የሚሰሩት ሁሉ እየወጡ ተራ በተራ ሰላም አሏትና ወንበር ሰጥተዋት ተቀመጠች። “እነሱም ከበዋት ለረጅም ጊዜ እያወሩ ይሳሳቃሉ። እኛን ማስተናገዱን እስኪረሱት ድረስ ነበር ናፍቆታቸው በተመስጦ የሚያወሩት። ይስቃሉ፣ ያወራሉ፣ ይስቃሉ… ” አለ ፕሮፌሰሩ። እኛም ቀልባችን ገዝተን እንሰማለን። እንሰማለን ስል ያለብን የእንግሊዘኛ ቋንቋ ችግር ከሰውየው የአነጋገር ቅላጼ ጋር ተያይዞ ለአንዳንዶቻችን ምን እንደሚል በሙሉ የሚሰማን አለመሆኑ ግልጽ ነው። ለአንዳንዶቻችን ደግሞ አልፎ አልፎ የምንሰማትን ቃላት ከሌላው ጋር በማገናኘት አጠቃላይ ጽንሰ ሃሳቡን ለመረዳት እንሞክራለን። ቀልጠፍ ብለው ሁሉንም ሃሳብ ሰምተው የሚረዱም አሉ። ፕሮፌሰር ሪቻርድ ቀጠል አደረገና አንድ ጥያቄ ልጠይቃችሁ አለ። ወይ ጉድ ልንማር ሄደን፣ ወንበር ላይ ተቀምጠን… አንጠየቅም አንል። ይሁንታችንን በዝምታ ገልጽንለት። በእርግጥ ዝምታ ተቃውሞም ሊሆን ይችላል። ዘግየት ብለንም ቢሆን ፈቃደኝነታችን አንገታችንን ነቅነቅ አድርገን ገልጽንለት። “ያች በባህላዊ ልብስ ዘንጣ ስትመጣ ከባለቤቱ ጀምሮ ሁሉም ሰራተኛ ተራ በተራ እየሳመ፣ እያቀፈ.…፣ ከቦ…. ሲያወራት የነበረች ሴት ምን ልትሆን ትችላለች? መላ ምታችሁን አስቀምጡ” አለ ፊቱን ወደ ሰሌዳው እየመለሰ። አንዷ ተማሪ እጇን አወጣች፤ “እሽ” በማለት እንድትመልስ ፈቀደላት። እኛ ኢትዮጵያውያን ሰውን በክብር መቀበል ባህላችን ስለሆነ ነው አለች። “አይደለም ሌላ” አለ ቆፍጠን ብሎ። አንዱ ባህላችን ነው ማስተናገድ ሲል ሌላው ሌላ ሲል የልቡ አልድርስለት ስላለ የኤክስ ምልክት በቀኝ እጁ እየሰራ አይደለም ይላል። በመጨረሻም አንዱ ተማሪ እጁን አወጣ። “እሽ ቀጥል” አለው። ምን አልባት ያች ሴት ቀደም ሲል ከሆቴሉ በአስተናጋጅነትም ሆነ በሌላ የስራ መስክ ስትሰራ ቆይታ አሁን ላይ በትዳር ወይም የተሻለ ስራ በማግኘት ወደ ሌላ አካባቢ ሄዳ ቆይቶ አሁን ልትጠይቃቸው መጥታ ይሆናል ብሎ ገና ተናግሮ ሳይጨርስ “በትክክል … /ዩ ጌት ፋይፍ ብር/ አምስት ብር ለመለስከው አግኝተሃል” አለ። እኛ በሳቅ ወደቅን። ምክንያቱም የዛሬን አምስት ብር ዋጋ እስኪ አስቧት ። ደግሞ ከፈረንጅ አፍ የአምስት ብር ድምጽ ሲወጣ፣ ከፈረንጅ ኪስ አምስት ብር ስትወጣ.. መስማትና ማየት እንዴት አያስቅ፣ በደንብ ያስቃል እንጂ ። ተንከተከትን፣ እያረፍን እንደገና ተሳሳቅን… ተንከተከተን። ፕሮፌሰሩ ነገሩ ገብቶት ቆይቶ እንዴ ለምን ትስቃላችሁ? “አሜሪካ ያደገችው በማበረታቻ ነው ። ብሩ አነሰ ከሆነ ማበረታቻ አነሰም በዛ ያው ማበረታቻ ነው” በማለት ደገመ። “እንዳውም እናንተ ኢትዮጵያውያን የማበረታት ባህላችሁ ደካማ ስለሆነ የማታድጉት፣ የማትለወጡት፣ የማትበለጸጉት…” ብሎን እርፍ። “በል ቻለው ሆዴ…” ነው ያለው ዘፋኙ/ኟ። በአእምሯችን እነዚህ ነጮች ግን ለኛ ያላቸው ንቀት ከፍተኛ ነው ብለን ሁላችን በአእምሯችን ስናብሰለስል ክፍለ ጊዜው አልቆ መውጣት ስንጀምር ሁላችንም ማውራት የጀመርነው እንዴት ነው እኛን የሚያየን? አምስት ብርን ገንዘብ ብሏት ነው… የሚሉና ሌሎች ሃሳቦችን ሁላችንም እየተለዋወጥን ከክፍሉ ወጣን ። ፈረንጁም አምስት ብር መስጠት ስለተሳቀበት አፍሮ ነው መሰል ለመለሰው ተማሪ ከአሜሪካ የመጣለትን “የኒውስ ታይምስ” መጽሄት “በአምስቱ ብር ፋንታ ይኼን ሸልሜሃለሁ” ብሎ ሰጠው። በሌላ ቀን ደግሞ ኢትኖግራፊክ ጥናት እንድንሰራ አዘዘን። ሲያዘን በአካቢያችሁ የማህበረሰብ ችግር፣ ባህል፣ ከእድገት ጋር ተያይዞ የመጣ ለውጥ ላይ ብታተኩሩ ጥሩ ነው አለን። እንሞክራለን እንጂ ወዴት ይደረሳል አልን በልባችን። “ከአንድ እስከ ሶስት ለወጡት ለእያንዳንዳቸው 600 ብር እሸልማለሁ” ገና ከማለቱ ሁላችንም ሳቃችንን ለቀቅነው። ፕሮፌሰሩም “ስንቴ ልንገራችሁ አሜሪካ ያደገችው በኢንሴንቲቭ/ በማበረታቻ/ ነው አልኳችሁ እኮ” አለ ፈርጠም ብሎ። ፊቱንም ከወትሮው በተለየ መልኩ አኮሳትሮታል። እኛም የአገራችን መምህር ቢሆን እንደዚህ ባልሳቅን፣ አነሰም በዛ ነጻነት የሚሰጠን፣ ሃሳባችን ለመረዳት የሚሞክርልን እሱ በመሆኑ ነው በሳቅ የምንዝናናው ፣ የምንደሰተው፣ ልባችን በሃሴት የሚፈነድቀው…በእሱ ክፍለ ጊዜ ነው። የሚገርመው ሁሉም ሰው በስራው መብዛትና በፈተና የተጨናነቀ ስለነበር ማንም ፈረንጁ የገባውን ቃል ከክፍል ከወጣን በኋላ ያስታወሰው አልነበረም። ፈረንጁም ቀድሞ ወደ አገሩ ስለሄደ ሳቃችን እንኳ ረስተነዋል። ለካስ ፈረንጅ ቃሉን ጠባቂ ነው የሚባለው እውነት ነው። 1ሺ200 ብር የሚዲያና ኮምዩኔኪሽን ዲፓርትመንት ሃላፊው ጋ አስቀምጦ ሂዷል። በኋላ ከአንደኛ እስከ ሶስተኛ የወጡትን ስም ዝርዝር በኢሜይል ለትምህርት ክፍል ሃላፊው ልኳል። ባጋጣሚ አንደኛ ያመጣው የሆቴሏን ሴት ጥያቄ የመለሰው ነበርና 600 ብር ወሰደ። ሁለተኛና ሶስተኛ የወጡት ደግሞ 300 ብር ለእያንዳንዳቸው ተሰጣቸው። የፕሮፌሰር ሪቻርድን የማስተማር ስልት ያመጣሁት አሁን ከአገራችን ካለው ነባራዊ ሁኔታ ጋር ስለተያያዘብኝ ነው። ለምን? እንዴት?…? አትሉም። ነገሩ እንዲህ ነው። የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚንስትር ዶክተር አቢይ አህመድ ሰሞኑን በባህርዳር ከተማ ተገኝተው ነበር። ከወረዳ እስከ ክልል ለተውጣጡ ከ2ሺህ በላይ ለሚሆኑ አመራሮች “በፓዎር ፖይንት” የታገዘ ስልጠና ለአመራሩ ሰጥተዋል። አቢይ በተፈጥሮውም ሆነ በልምድና በእውቀት ካገኘው ባላውቅም ታዳሚን ማሳቅና ማስጨብጨብ የተሳካለት መሪ ነው። ንግግሮቹም ልብ ብሎ ላዳመጣቸው ሰው ፈረንጆቹ/ Rehetoric/ የሚባለው ዓይነት ነው። ተሳታፊውም ዘና ብሎ ነው የሚከታተለው በቀልድ፣ በስነ ቃል፣ በተረትና ምሳሌ በማስደገፍ ስለሚያስተምር። “አሁን አንድ ጥያቄ እጠይቃችኋለሁ … ጥያቄውን የመለሰ የራሴን ሽልማት አዘጋጅቻለሁ” አላቸው ለተሳታፊዎቹ። እንኳን ሽልማት ሰላምታውን የሚናፍቀው ታዳሚ በሙሉ ልብ ቀድሞ ለመመለስ አእምሮውን፣ ልቡንና ቀልቡን ገዝቶ ጸጥ አለ። የጠቅላይሚንስትሩን የሽልማት ትርፋት ለመቅሰምም ጸሎት አይሉት ልመና ሁሉም ሰው በልቡ ማሰቡን ቀጥሏል። “ጥያቄው…” አለ ጠቅላይ ሚንስትሩ የተለመደ ፈገግታውን እያሳየ። ሁሉም ተሳታፊ አንገቱን ከፍ ከፍ አደረገ ከአዳራሹ አየር መልስ የሚገኝ ይመስል። ጥያቄው “የሚገዛኝ አይጠቀምብኝም፤ የሚጠቀምብኝ አያየኝም፣ እንደተጠቀመብኝም አያውቅም” የሚል ነው አለ ዶክተር አቢይ። ሁሉም ተሳታፊ ማውጣት ማውረዱን ተያይዞታል። ወደ ጎን መንሾካሾክም ተጀምሯል። እጅ ፈጥኖ የሚያወጣ ግን አልተገኘም። መቼም ያልሆነ መልስ ተናግሮ ከ2ሺህ በላይ አመራር በሞላበት አዳራሽ መሳቂያ መሳለቂያ መሆን የሚፈልግ ሰው ያለ አይመስለኝም። በደንብ ማሰብ፣ ማሰላሰል፣ ከተቻለ እርግጠኛነቱን ከጎን ካለ ጓደኛ ጋር መምከርና መመለስ ተገቢ ነው። መልሱም የሚሰጠው ለጠቅላይ ሚኒስትሩ በመሆኑ ጥንቃቄ ያሻዋል። የልጆች ተረት ተረት አይደለም። ከጥቂት ዝምታ በኋላ ከኋላ አካባቢ አንድ ታዳሚ እጁን አወጣ። “እሺ ተነስና መልስ” አለው ዶክተር አቢይ። መልሱ… ሲል የሁሉም ሰው ልብ ትርታ ጨምሯል። ያገኘዋል ወይስ አየገኘውም በሚል ጥርጣሬ የተሞላበት ጭንቀት። “መልሱ” “የሬሳ ሳጥን” ነው አለ። “በትክክል መልሰኸዋል” ሲል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ሁሉም አጨበጨበ። ቀጠለና “አሁን ጥያቄውን የመለስከው ወጣት አመራር አድራሻህንና ሙሉ ስምህን ትሰጠናለህ። በቅርቡ ለጉብኝት ቻይና የሚሄዱ ከፍተኛ አመራሮች አሉ። አንተም ከፍተኛ አመራሮች ጋር ሄደህ የመጎብኘት እድል አግኝተሃል። እንኳን ደስ አለህ” ብሎት እርፍ። እኔ እንደ አምስት ብር ዝቅ ያለች ሽልማት ስጠብቅ በአንድ ጥያቄ መልስ አንዱ ጓደኛዬ የቻይና ጉብኝት ሽልማት አግኝቶ መጣ እላችኋለሁ። ዶክተር አቢይ ስለቻይና እያወራ በአእምሮዬ የመጣብኝ የፕሮፌሰር ሪቻርድ የማበረታቻ/ኢንሴንቲቭ አባባል ነው። ደግሞ ደጋግሞ “አሜሪካ ያደገችው በኢንሴንቲቭ ነው” የሚለው አባባል። ምን አልባት ጠቅላይ ሚኒስትራችን የአሜሪካኖችን ስልት እየተከተለ ይሆን እንዴ? አልኩኝ። አንተ የምንለው ፍቅራችንን ለመግለፅ ሲባል ነው ። ባለፈው ከሁሉም ዩኒቨርስቲዎች በወርቅ የሚመረቁት መንግስት ስኮላር ሽፕ እንደሚሰጣቸው ቃል የገባው ገና ቀድሞ ሳይመረቁ ነበር። የእርሱን ቃል የሰማው ተማሪ ሁሉ ከመጪው ዓመት ጀምሮ ጠንክሮ እንዲማር መነሳሳትን መፍጠር ጀምሯል ። “የመንግስታችን አንዱና ዋናው ችግር ያጠፋን የሚቀጣ እንጂ ጥሩ የሰራን የሚያበረታታ ህግ ወይም ስርዓት የለንም ። የረፈደን የሚቀጣ ህግ ግን በሽ ነው” ሲሉም በርካቶች ይደመጣሉ ። በተለይም ለምሁራን፣ ተመራማሪዎች፣ በኪነጥበብና ሌሎች ለየት ስራዎች ለተሰማሩት ተስፋ ሰጭ አቅጣጫ ነው – አዲሱ የማበረታቻ እይታ። ማበረታታትን የሚጠላ የለም እና ለመሸለም ሌት ከቀን ሰው መስራቱ ደግሞ የሰው ሰብኣዊና የተፈጥሮ ህግ ነው። ለነገሩ የጠቅላይ ሚኒስትራችን ማበረታታትን ብቻ ሳይሆን ችግር የገጠማቸውን የማስተዛዘን ማህበራዊ ሃላፊነትን በአግባቡ በመወጣት ለሁሉም ሰው አዲስ ተስፋ ይዞ ብቅ ብሏል። የታመመን ይጠይቃል። የሞተን ቤተሰቡን ያጽናናል። ችግር ውስጥ ያለን ከስቃዩ ለማውጣት የራሱን ፈጣን ምላሽ ያፈላልጋል ። ባለፉት አራት ወራት በሁሉም የተሳካ ውጤት አሳይቷል። መሪ ማለት የተገለለ ሳይሆን ከህብረተሰቡ ጋር በክፉውም በደጉም የሚገናኝ መሆኑን ሰሞኑን ባህርዳር ሲመጣ ቀጥታ ከብአዴን ጽህፈት ቤት ሃላፊ ከነበሩትና በቅርቡ ህይወታቸው ካለፈው ከአቶ ተስፋዬ ጌታቸው ቤት በመገኘት የሃዘን ተካፋይ በመሆን ታላቅ ስብዕናውን አስመስክሯል።። ቤተሰቡንም አጽናንቷል። በዚህ ዘመን የሟችን ልጅን አቅፎ፣ ስሞ፣ ዳብሶ… የሚያበረታታ መሪ የት ይገኛል። ጠቅላይ ሚኒስትራችን ይህ የተቀደሰ ተግባሩን ሳውዲ አረቢያ በሄደበት ወቅት በህክምና ስህተት ምክንያት የአልጋ ቁራኛ የሆነን ወጣት በመጠየቅ ቤተሰቡን በማጽናናት አስፈላጊው ካሳ ተከፍሏችሁ በቅርቡ አገራችሁ ትገባላችሁ ከማለት በላይ ምን አይነት አዛኝነት?… ርህራሄ? …አጽናኝነት? …አበረታችነት?… ? ሊኖር ይችላል። ሁለት ሳምንት ባልሞላ ጊዜ ውስጥ ተገቢውን ካሳ አግኝተው ወደ አገራቸው መመለሳቸው የሚታወስ ነው። በሰኔ 16/2010 ዓ.ም ለጠቅላይ ሚኒስትሩ በተካሄደው የድጋፍ ሰልፍ በቦንብ ተጎድተው ሆስፒታል የገቡትን ሆስፒታል ድረስ በመገኘት ጠይቋል፣ ደም በመለገስ አጋርነቱን አሳይታል፣ የሞቱትን ቤተሰቦቻቸውን በስልክ ደውሎ እንዳጽናና በሚዲያዎች ተዘግቧል። አገራችን አሁን ላይ ወደ አዲስ ምዕራፍ እየተሸጋገረች መሆኑ ግልጽ ነው። ይዞ የመጣው አዲስ ነገር ደግሞ ፍቅርን፣ አንድነትን፣ መደመርን… ነው። ለአገር አንድነትና ሰላም መጠናከር ምሰሶ የሆኑት ፍቅር፣ መቻቻል፣ መዋደድ፣ መደመር… እንደ እሴት ዳብረው እንዲቀጥሉ አዲሱ አገራዊ አቅጣጫ ጥሩ የሰራውን የማበረታት፤ መጥፎ የሰራን መውቀስ ባህል መደረግ አለበት። የአሜሪካኖች ኢንሴንቲቭ አካሄድ ስልት በአገራችን ከቀጠለ ኢትዮጵያውያን ባለን ሞራላዊ ልዕልናና ወኔ የማንወጣው ዳገት፣ የማንሻገረው ሸለቆ፣ የማንወርደው ቁልቁለት… እንደማይኖር አባቶቻችን በአድዋ የፈጸሙት አኩሪ ገድል ምስክር ነው። Share Email Facebook Twitter Viber Linkedin Telegram Print Pinterest WhatsApp ReddIt Tumblr VK Previous articleማህበሩ ለተፈናቃይ ወገኖች የአንድ ሚሊዮን ብር ድጋፍ አደረገ Next articleየህንጻ ግንባታዎችን ለመቆጣጠር የወጣው አዋጅ ተፈፃሚ እየሆነ አይደለም tayelema RELATED ARTICLESMORE FROM AUTHOR የኤሌክትሪክ ኃይል-አንድም ብርሀን አንድም ቀጣናዊ ትስስር መፍጠሪያ መሳሪያ ለዓለም ዋንጫ ባታልፍም በውድድሩ ሁሉም ጨዋታዎች ላይ የምትሳተፈው ኢንዶኔዢያ ከስደት መልስ – አገር አቀፍ የግብርና ዘር አምራች ካምፓኒ የመመስረት የታታሪነት ጉዞ ትኩስ መረጃ በዓሉን ለማክበር የሚመጡ እንግዶችን ኢትዮጵያዊ ባህልን በተላበሰ መስተንግዶ ለመቀበል ዝግጅት አድርገናል – ሆቴሎች December 6, 2022 ባለፈው አንድ ወር በጦርነቱ ጉዳት በደረሰባቸው አካባቢዎች ለሚኖሩ ከ7 ሚሊዮን በላይ ዜጎች ሰብዓዊ ድጋፍ ተደራሽ ማድረግ ተችሏል December 6, 2022 በቀጣይ አንድ ወር በአብዛኛው የአገሪቱ አካባቢዎች ደረቅ፣ ፀሐያማ እና ነፋሻማ የአየር ሁኔታ አመዝኖ ይቀጥላል – የኢትዮጵያ ሚቲዎሮሎጂ ኢንስቲትዩት December 6, 2022 የመቀሌ የኤሌክትሪክ ሃይል መስመር ከብሔራዊ የሃይል ቋት ጋር ተገናኘ December 6, 2022 አርካይቭ አርካይቭ Select Month December 2022 (170) November 2022 (912) October 2022 (985) September 2022 (924) August 2022 (767) July 2022 (955) June 2022 (812) May 2022 (890) April 2022 (782) March 2022 (928) February 2022 (787) January 2022 (859) December 2021 (959) November 2021 (1077) October 2021 (899) September 2021 (1097) August 2021 (1058) July 2021 (906) June 2021 (863) May 2021 (718) April 2021 (732) March 2021 (834) February 2021 (819) January 2021 (831) December 2020 (955) November 2020 (1008) October 2020 (991) September 2020 (854) August 2020 (839) July 2020 (470) June 2020 (948) May 2020 (947) April 2020 (809) March 2020 (870) February 2020 (870) January 2020 (829) December 2019 (958) November 2019 (974) October 2019 (1035) September 2019 (869) August 2019 (788) July 2019 (942) June 2019 (745) May 2019 (857) April 2019 (884) March 2019 (1052) February 2019 (905) January 2019 (913) December 2018 (810) November 2018 (1147) October 2018 (1085) September 2018 (968) August 2018 (937) July 2018 (1074) June 2018 (1068) May 2018 (885) © 2018 የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት. All Rights Reserved. MORE STORIES በዓሉን ለማክበር የሚመጡ እንግዶችን ኢትዮጵያዊ ባህልን በተላበሰ መስተንግዶ ለመቀበል ዝግጅት... December 6, 2022 ባለፈው አንድ ወር በጦርነቱ ጉዳት በደረሰባቸው አካባቢዎች ለሚኖሩ ከ7 ሚሊዮን በላይ... December 6, 2022 በቀጣይ አንድ ወር በአብዛኛው የአገሪቱ አካባቢዎች ደረቅ፣ ፀሐያማ እና ነፋሻማ የአየር... December 6, 2022 '); var formated_str = arr_splits[i].replace(/\surl\(\'(?!data\:)/gi, function regex_function(str) { return ' url(\'' + dir_path + '/' + str.replace(/url\(\'/gi, '').replace(/^\s+|\s+$/gm,''); }); splited_css += ""; } var td_theme_css = jQuery('link#td-theme-css'); if (td_theme_css.length) { td_theme_css.after(splited_css); } } }); } })();
ዳርጋ መላእ ዓለም ኣብ ውግእ ኣንጻር ኮረና ኢያ ተሸሚማ ዘላ ክበሃል ይከኣል። እዚ ውግእ እዚ ግና ከምቲ ቅድሚ ሕጂ ዝነበረን፡ ኣብዚ እዋን እዚ’ውን ኣብ ገለ ከባቢታት ዓለም ዘሎን ውግእ፡ ኣንጻር ከማኻ ብኣርኣያ ስላሴ ዝተፈጥረ ክቡር ወዲ ሰብ ዝግበር፡ ስምዒት ሰባት ኣለዓዒልካን ኣረሳሲንካን፡ ክተት፡ ሎሚ ዘይከተተ-ብደዉ ከም ዝሞተ፡ ኩሉ ሰብናን ንዋትናን ናብ ዓውደ ኩናት ይበገስ፡ ኢልካ ዘራፍ ዘራፍ እንዳ በልካ፡ ህዝቢ ምስ ህዝቢ፡ ሃገር ምስ ሃገር፡ ህዝቢ ንምትህኑኻትን ንምጭፍጫፍን፡ ስልጣንካ ንምስፍሕፋሕ ዝግበር ውግእ ኣይኮነን። ውግእ ኣንጻር ኮረና ብኣንጻር እዚ ኣብ ላዕሊ ዝተጠቕሰ፡ ኩሉ ሰብ ዘለዎ ዓቕሚ ኣዋሃሂዱ ኣንጻር እዚ ብዓይኒ ክርአ ዘይክእል ኮረና ዝብሃል ቫይረስ፡ ካብ ሓንቲ ቦታ፡ ካብ ሓደ ሰብ፡ ካብ ቻይና ተበጊሱ ንመላእ ዓለም በዲሁ ዝርከብ ዝካየድ ዘሎ ግጥም ኢዩ። ገለ ሃገራት ዘለወን ዓቕሚ ሰብን ንብረትን ብምኽታት ብውሑሉል ኣገባብን ብሓልዮትን፡ ልክዕ ከም ኣብ ዓውደ ውግእ ከም ዘለዋ ፊት ንፊት ክገጥምኦ ከለዋ። ገለ ኸኣ ቀዳዊኻ ኣውያት ኣሎ-ብዘሰምዕ ጣቃ፣ ብሽግንር ናይ ህዝቢ ኣሳቢብካ ንምስዋድን፣ ንህዝበን ንምጭቃንን ካብ ህዝቢ ገንዘብ ንምእካብን ንህዝቢ ንምድካያን ሜላ ይጥቀማሉ ከም ዘለዋ ንዕዘቦ ዘለና ጉዳይን ዘተዓዛዝብን ኢዩ። ገለ ኸኣ ነቲ ሽግር ኣብ ክንዲ ምፍታሕን፡ ንሓቂ ፊት ንፊት ምግጣምን ብሰንኪ ኩስቶ እዩ፡ ቀምሽ ኣደይ ሓንኩሉኒ ክብላን ኢደን ከወጣውጣን ይውዕላ ከም ዘለዋ ኣብ መራኸቢ ብዙሓን ንርእዮን ንሰምዖን ዘለና እዩ። ክሎም ተማራመርቲ ሕክምና ዓለምና ንኮረና ዝኸውን ክታበት ወይ መድሃኒት ንምርካብ ካይተሓለሉ ኣብ ምምርማር ምፍታንን ይርከቡ ኣለዉን፡ ዛጊት እውን ፈተነታት ተጀሚሩ ኣሎ። ‘’ክታበት ናይ ኮረና ቫይረስ ካይተረኽበ ናብ ንቡር ምሉእ ናይ ሂወትና ንጥፈታትና ኣይክንመለስን ኢና’’ እቲ ብፍቕሪ ህዝቡ ዘነደደን፡ ዳርጋ መዓልታዊ ምዕባለታት ናይ ቃልሲ ኣንጻር ኮረና ዝካየድ ዘሎ ንህዝቡ ዝሕብርን ዘተባብዕን ኣብ ቅድሚት ኮይኑ ዝመርሕን ክቡር መራሒ ካናዳ ትሩዶ ብዕለት 09 ሚያዝያ 2020 ዝበሎ ኢዩ። ቀዳማይ ሚኒስትረ ካናዳ ኣስዒቡ ‘’ክታበት ግዜ ክወስድ ኢዩ፡ ናይ ኣካላዊ ምፍንታት ንኣዋርሕ ክቕጽል ኢዩ፡ ምእንቲ ሞትን ምልባዕን ኣዚ ሕማም ንምውሓድን ምቁጽጻር ክከኣል፡ ክኢላታትን ሰበስልጣን ሕክምናን ዝህቡና ምኽሪ ክንሰምዕ ኣለና’’። ንሕና’ኸ ብውልቂ ይኹን ወይ ከም ሕብረተሰብ እንታይ ንግበር? ኣብ መጀመርታ ብዛዕባ እዚ ሕማም ዝኣክል ሓበሬታ ስለ ዘይነበረናን፡ ሃንደብት እውን ስለ ዝኾነናን ብዙሕ ብዛዕቡኡን ሰሚዕናን ተዛሪብናን ጽሒፍናን ኣንቢናን ኢና። ዳራጋ ሕጂ ብሓበሬታ ኮረና ዘቕቢብና ክበሃል ይከኣል። ክምቲ ዶ/ር ተኽልኣብ ገብረሂወት ዝበሎ፡ ‘’ማርሻ ምቕያር ከድልይና ኢዩ’’ ክሳብ ንቡር ሂወትና ዝምለስ። ከመይ ጌርና ነዚ ዘለናዮ ሂወት ንለምዶን ኣብ ረብሓና ነውዕሎን ክንሓስብን ኣገደስቲ ውሳኔታት ክንውስንን ከድለየና ኢዩ። ብዛዕባ ተምክሮ ክፍሊ ሕክምና ገድሊ ኤርትራ ካብ ዝተጻሕፉ ሒደት መጽሓፍቲ ምስ ነንብብ፡ ዶ/ር ተኸስተ ፍቓዱ ካብ ‘’ናቕፋ ናብ ናቕፋ’’ ኣብ ዝብል መጽሓፉ ብሰፊሑ ከም ዝገለጾ፡ መሪሕ ሓሳብ ናይ ክፍሊ ሕክምና ‘’ብዘለካ ዝከኣለካ ግበር!’’ ዝብል ብግብሪ ዝተሰርሓሉን ዘዐወተን መሪሕ ሓሳብ ነበረ። ህይወት ንምስራር ኩሉ ክትገብሮ እትኽእል ብዘለካ መሳርሒታትን ጸጋን ግዜን ተጠቂምካ ጽዓር-ብግብሪ ኸኣ ተሰርሒሉን አዐዊቱን። ኮረና ንመብዛሕትና ኣብ ገዛ ኮፍ ከም እንብል ኢዩ ጌሩና ዘሎ። እዚ ኣብ ገዛ ኮፍ ምባል ዘይንቡር’ካ እንተኾነ፡ ብኸመይ ናብ ረብሓና ነውዕሎ ኢልና ምሕሳብ ኣዝዩ ኣገዳሲ ኢዩ። ብኸመይ ብዘለና ዝከኣለና ንገብር? ዕውታት እንኸውን ብዛዓባ ኮረና ብምጭናቕን ብምርባሽን ሚኒን ብምባልን ኣይኮነን። እንታይ ክንዓምም ንኽእል? እንታይ ሓድሽ ዕድላት ወይ ክንገብሮም እንኽል ንጥፈታት ኣሎ ኢልካ ሃሰስ ምባልን ምሕሳብን ከድልየና ኢዩ። ኣብ ዓለም ብዛዕባ ክንቅይሮምን ከነድምዓሎምን ዘይንኽእል ኣእምሮናን ቀልብናን ሂብና ግዜ ምጥፋእ፡ ንኣብነት ብዛዓባ ዛሕሊ ወይ ሙቐት ምምራር ሚኒን ምባልን ወይ ኣብ ገዛ ተዓጺና ብዛዕባ ኮረና ምጭናቕን፣ብዛዕባ ኮረና ክሳብ ዘግስዓና ዜና ምክትታልን ዝህበና ፍይዳ ወይ ጥቕሚ የብሉን። ኣብ ገዛ ብምዕጻውና ክንረብሓሉ ንኽእል መንገድታት- 1. ከምቲ ክብር ኣቡነ መንግስትኣብ ተስፋማርያም ዝበልዎ ገዛውትና ናብ ኣብያተ ጸሎት ንቕይረሉ እዋን ኢዩ። ምስ ደቅና ኮይና ጸሎት እንደግመሉን፣ ንደቅና ጸሎት እንምህረሉን እዋን ንግበሮ። ንኣብነት ጸሎት ሞቕጽርያ፣ ቅዳሴን ክንምህሮም ንኽእል። 2. ኣብዚ ግዜ እዚ ዝተጸገሙ ሰባት፣ ብዝተኻለና መጠን፣ ብዘለና ዓቕሚ፣ ናይ ንዋት፣ ናይ ግዜ፣ ናይ ተስፋ፣ ናይ ሞራል ደገፍ ምሃብን ምሕጋዝን ልክዕ እዋኑ ሕጂ እዩl። 3. ከነንብቦ ንሕልን ዝነበርና መጽሓፍቲ እሞ ብሰንኪ ሕጽረት ግዜ ኣመኽኒና ዘይንበብናዮ መጽሓፍቲ ሃስስ ምባል 4. ክንጽሕፎ ጀሚርናዮ ግዜ ስኢና ኢልና ኣውንዚፍናዮ ዝነበርና ጽሑፋት ምፍታሹን ምቕጻሉን 5. ምስ ስድራ ቤትናን ፈተውትናን ብሰንኪ፡ ካብ ስራሕ ንገዛ፡ ካብ ገዛ ንስራሕ ብምባል ዕንክሊል ክንብል፡ “ቢዚ ቢዚ” ዝብል ምኽኒትን፡ ተወሲኽዎ፡ ግዜ ተወሃሂብና ዘይንፈልጥን። ብፍላይ ከኣ ንደቅናን ነኣሽቱ ኣሕዋትናን ዝኣክል ግዜ ሂብና ከነዕልሎምን ተምኩረና ከነካፍሎምን ክብሉና ዝደልዩ ጽን ኢልና ክንሰምዖምን ከም ጽቡቕ ኣጋጣሚ ምጥቃም 6. ንደቅና ኣብ ትምህርታዊ ንጥፈታቶም፡ ኣብ ልዕሊ እቲ እንገብረሎም ደገፍን ምክትታልን፡ ንባዕልና ኮፍ ኢልና መጽሓፍ ብምንባብ፡ ግዜና ኣብ ጽቡቕ መዓላ ብምዏል ኣብነታውያን ምኻን። ካብ ብኣፍ ኣጽንዑ እንዳበልና ምክርኻር ዝያዳ ውጺኢት ኣለዎ 7. ምስ ሰድራቤትናን ፈተውትናን ብሓባር ኮይንና ኣካላዊ ምንቅስቓስ ምግባር፣ ናይ ሓባር ፊልም ምርኣይን ኣገደስቲ ኣርኣስታት ኣልዒልካ ምምይያጥን ምምኽካርን 8. ንደቅናን ንነኣሽቱ ኣሕዋትናን ባህልናን መንነትናን ቃንቃናን፣ ብተግባር ንምህረሉ ብዙሕ ሰዓትን ዕድልን ተዋሂቡና ኣሎ እሞ ንጠቀመሉ ከምቲ ቀዳማይ ሚኒስተር ካናዳ ትሩዶ ዝበሎ፡ እዚ ሕማም ኮረና ወይ ብኽታበት ወይ ብመድሃኒት ካይተቖጻጸርናዮ 100% ንቡር ሂወት ምጅማር ከጸግመና ኢዩ። ስለዚ፣በተሓሳስባ፣ ብተግባር ነዚ ሕማም ብውልቂ ይኹን ብሕብረተሰብ ደረጃ ንግጠሞ፣ ንቃለሶ። ’’ብዝለና ዝከኣለና ንግበር’’። መራሒ ዝባሃል ዘማርር ዘይኮነስ ጸገማት ናብ ረብሑኡ ቀይሩ ዝቃለስን ዝዕወትን ኢዩ። መራሕቲ ገዛእ ርእስናን፡ ሕብረተሰብናን ብምኻን፡ ብተግባርን ብጽቡቕ ኣብነትን፡ ኣብ ግዜ ጸገም ሓይል መፍትሒ ክኸውን ዝኽእል ሓሳባት ነምጽእን ንመራመርን። ኮረና ከጃጅወና ዘይኮነስ ከሓይለና ኢዩ ዘለዎ።
የምድር ድሮኖቹ አሁንም ቢሆን ጁንታውን በሚገባው ቋንቋ እያናገሩት ሲሆን ያደረጋቸውን ተደጋጋሚ ሙከራዎች በማክሸፍ ቡድኑ ወደ አፋር ክልል ዘልቆ እንዳይገባ ብርቱ ተጋድሎ በማድረግ ላይ እንደሚገኝም ተጠቁሟል፡፡ የህወሓት የሽብር ቡድን በሰላም ወዳዱ የአፋር ህዝብ ላይ በድጋሚ እያካሄደ ያለውን የዘር ማጥፋት ጭፍጨፋ በአስቸኳይ ሊያቆም እንደሚገባ የአፋር ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት አሳሰበ፡፡ ክልሉ ከጉዳዩ ጋር በተያያዘ መግለጫ አውጥቷል፡፡ አሸባሪው ህወሀት በኪልበቲ ረሱ /ዞን ሁለት/ በአብአላ በኩል ከታህሳስ 10/2014 ጀምሮ በከፈተው አዲስ ግንባር በተከታታይ እየተኮሰ ባለው ከባድ መሳሪያ ንፁሀን ዜጎችን መጨፍጨፍ መቀጠሉን መግለጫው ያትታል፡፡ በአፋር አካባቢ ጋሊኮማን ጨምሮ በአራት ዞኖች ውስጥ በተለያዩ ወረዳዎች የሽብር ቡድኑ ያደረሰውን የዘር ማጥፋት ጭፍጨፋ በድጋሚ በኪልበቲ ረሱ ዞን በአብአላና በመጋሌ በድጋሚ ተመሳሳይ ጭፍጨፋ እያደረሰ እንደሚገኝም ተገልጿል። አሸባሪው ህወሀት ካሁን በፊት በከፈታቸው ግንባሮች በምድር ድሮኖቹ ሽንፈት ገጥሞት ቢወጣም ቡድኑ በኪልበቲ ረሱ አብአላ እና መጋሌ በኩል በከባድ መሳሪያ የታገዘ ድብደባ በንፁሃን ላይ በመፈፀም በርካቶች በአሰቃቂ ሁኔታ ተገለዋል፣ ቆስለዋል፣ በበርካታ ሺዎች የሚቆጠሩ ደግሞ በጥቃቱ ምክንያት ከቤት ንብረታቸው ተፈናቅለው ለስደት ተዳርገዋል ይላል መግለጫው። የትግራይን ህዝብ ከሁሉም ኢትዮጵያውያን ጋር ለማናከስ ቆርጦ የተነሳው አሸባሪው ህወሓት በትግራይ ክልል አዋሳኝ በሆነው በዚሁ አካባቢ የትግራይን ህዝብ ከጎረቤቱ ጋር በማናከስ፣ ጉርብትና እንዲሻክር እና ጎረቤቶችን በማጣላት የራሳቸውን እድሜ ለማራዘም አፋር እና ትግራይ ጎረቤት ህዝቦችን እያናከሰ እንደሚገኝም በመግለጫው ተመላክቷል፡፡ ጎረቤታሞች በሰላም ውለው እንዳያድሩ እያደረገ ነው፤ የትግራይ ህዝብ ይሄንን የሽብር ቡድኑን እብደት ሊቃወም ይገባል ሲል የክልሉ መንግስት አሳስቧል፡፡ ቡድኑ በንፁሀን የአፋር ህዝብ ላይ በተለይም በኪልበቲ ረሲ ዞን አብአላ እና መጋሌ በኩል የከፈተውን ጦርነት በጥብቅ ሊያወግዝ ይገባልም ይላል መግለጫው። ጁንታው ተደጋጋሚ የሆነ ሙከራ በኪልበቱ ረሱ በተለይም በአብአላና መጋሌ በኩል እያደረገ ሲሆን ያለ የሌለ ሀይሉን በመጠቀም ወደ ፊት ገፍቶ ለመሄድና የደረሰበትን ሽንፈት ለማካካስ ብሎም፣ በሌሎች ግንባሮች ያልተሳካለትን በዚህ ግንባር አጠናክሮ በመሄድ ዳግም ወረራ ለማካሄድ ትልቅ ጥረት በማድረግ ላይ እንደሚገኝም ተገልጿል፡፡ በትናንትናው እና በዛሬው ዕለትም በተለየ መልኩ ተደራጅቶ በመምጣት ከባድ መሳሪያዎችን በመተኮስ በርካታ ንፁሀን ላይ ጉዳት አድርሷል፣ የህዝብ አገልግሎት መስጫ ተቋማት እና የግለሰብ የንግድ ተቋማት እና መኖሪያ ቤቶችን አውድሟልነው የተባለው፡፡ አሸባሪው ህወሀት ካሁን በፊት ጦርነት በከፈተባቸው የአፋር አካባቢዎች በጣም በተደራጀ ሁኔታ ተደጋጋሚ እና ፋታ የማይሰጥ ጥቃት በመክፈት ወደ ፊት ገፍቶ ለመሄድ የሞት ሽረት ትግሉን እያደረገ እንደሚገኝ ተገልጿል፡፡ የምድር ድሮኖቹ አሁንም ቢሆን ጁንታውን በሚገባው ቋንቋ እያናገሩት ሲሆን ያደረጋቸውን ተደጋጋሚ ሙከራዎች በማክሸፍ ቡድኑ ወደ አፋር ክልል ዘልቆ እንዳይገባ ብርቱ ተጋድሎ በማድረግ ላይ እንደሚገኝም ተጠቁሟል፡፡ ህወሓት በከባድ መሳሪያ ንፁሀንን የመግደልና የመጨፍጨፍ ተግባሩን አሁንም አላቆመም፣ ንፁሀን ፣ ሴት፣ ህፃናት እና አዛውንት አሁንም ሰለባ እየሆኑ ነው፤ የአለም ህብረተሰብ ጁንታው በድጋሚ በንፁሀን አፋሮች ላይ እያደረሰ ያለውን የዘር ማጥፋት ጭፍጨፋ እና ሰላም ወዳዱ የአፋር ህዝብ በቤቱ በሰላም እንዳያድር እያደረገ ያለውንም የሽብር ተግባር ሊያወግዝ እና ቡድኑ እያደረገ ያለውን ዳግም ወረራ በአስቸኳይ ማቆም ይገባል መባሉን ከአፋር መገናኛ ብዙሃን ያገኘነው መረጃ ያመለክታል ሲል ፋና መግለጫውን ጠቅሶ ዘግቧል።
ኢትዮጵያ በግዢ እና በእርዳታ እስካሁን ከ6 ሚሊየን በላይ የኮሮና ቫይረስ ክትባቶችን ወደ አገር ውስጥ ማስገባቷን እና ግማሹ ክትባት መሰጠቱን ሚኒስትሯ ገልጸዋል። ይሁንና ይህ የኮሮና ቫይረስ ክትባት መጠን በጥቂት ቀናት ወስጥ ሊያልቅ የሚችል ቢሆንም ህብረተሰቡ ክትባቱን በሚፈለገው መጠን እየወሰደ አይደለም ብለዋል። ይህ መሆኑ ደግሞ በቫይረሱ የሚያዙ እና የሚሞቱ ዜጎችን እንዲጨምር እያደረገ በመሆኑ ህብረተሰቡ የጥንቃቄ እርምጃዎችን ከመውሰድ ጀምሮ የኮሮና ቫይረስ ከትባቶችን እንዲወሰድ ዶክተር ሊያ አጽንኦት ሰጥተው ተናግረዋል። ሚኒስትሯ በመግለጫው ላይ በአሜሪካ የበሽታዎች መከላከል ማዕከል ወይም ሲዲሲ ባሳለፍነው ሳምንት 600 ሺህ ሰዎች የተሳተፉበትን ጥናት ዋቢ አድርገው እንደተናገሩት ያልተከተቡ ሰዎች፣ ከተከተቡት ጋር ሲነጻጸሩ በቫይረሱ የመያዝ እድላቸው፣ ከ4.5 እጥፍ በላይ ነው፤ሆስፒታል የመግባት እድላቸው ደግሞ ከ10 እጥፍ በላይ ነው ብለዋል። እንዲሁም ያልተከተቡ ሰዎች ከተከተቡት ጋር ሲነጻጸሩ በቫይረሱ ተጠቅተው ታመው የመሞት እድላቸው ከ11 እጥፍ በላይ መሆኑንም ሚኒስትሯ ጥናቱን ዋቢ አድርገው ተናግረዋል። ሚኒስትሯ በርካታ የዓለማችን ሀገራት በተለይም የአገልግሎት ሰጪ ተቋማት ሰራተኞች በግድ ክትባቱን እንዲወስዱ እያደረጉ ነውና ኢትዮጵያስ ወደዚህ ውሳኔ ልትገባ ትችላለች? በሚል ከጋዜጠኞች ለቀረበላቸው ጥያቄ ተከታዩን ምላሽ ሰጥተዋል። “ብዙ ሀገራት ክትባቶችን አስገዳጅ ማድረግ ጀምረዋል በተለይም በተወሰኑ አገልግሎት ሰጪ ተቋማት የግድ አድርገዋል።እኛም እያየን ነው ያለነው ከሳይንቲፊክ አድቫዘሪዎቻችን ጋር እየተነጋገርንበት ነው” ብለዋ። “የጤና ባለሙያዎችን እና የሌሎች ተጋላጭ ተቋማት ሰራተኞች ከስራ ባህሪያቸው አንጻር ቅድሚያ ክትባቱን እንዲወስዱ ተደርጓል፤ይሁንና ሁሉም ክትባቱን አልወሰዱም። እነዚህ አካላት አሁንም ክትባቱን እንዲወስዱ በጥብቅ አሳስባለሁ” ያሉ ሲሆን፤ “በቀጣይ በምን መልኩ ነው አስገዳጅ የምናደርገው የሚለውን ነገር እንደ አገር በማየት ላይ ነን። በቀጣይ አዲስ ነገር ካለ እናሳውቃለን” ሲሉ ምላሽ ሰጥተዋል። በአማራና በአፋር ክልሎች ከ1 ሺህ 400 በላይ የጤና ተቋማት መጎዳታቸውን የጤና ሚንስቴር አስታወቀ ጤና ሚኒስቴር ከአዲስ አበባ ዩንቨርሲቲ ጋር በጋራ በመሆን በ15 ከተሞች የአፍ እና የአፍንጫ መሸፈኛ ወይም ማስክ አጠቃቀም ምን እንደሚመስል ጥናት ማድረጉም በመግለጫው ላይ የተነሳ ሀሳብ ነበር። በዚህም መሰረት በአዲስ አበባ እስከ 83 በመቶ ደርሶ የነበረው የማስክ አጠቃቀም በአሁኑ ሰዓት 52 በመቶ ሲሆን በሌሎች ከተማዎች አማካዩ 16 በመቶ ነው። በአንዳንድ ከተማዎች ደግሞ ከ5 በመቶ በታች እንደሆነ ጥናቱ ያሳያል። ይህ በዚህ እንዳለ ግን ትምህርት ቤቶች በመከፈት ላይ መሆናቸው፤ ልዩ ልዩ በአላት የሚከበሩ መሆኑ ፤የተማሪዎች ምረቃ በመካሄድ ላይ መሆናቸው እና ሌሎች ማህበራዊ ክንውኖች የቫይረሱን ሰርጭት ሊጨምረው እንደሚችል ሚኒስቴሩ ስጋቱን ገልጿል።
ፖለቲካ የሚንቀሳቀሰው በውስጡ ባለ የተገደበና ያልተገደብ የስልጣን መስተጋብር እንደሆነ ጆንሰን የተባለ ፀሐፊ በኤዞስ ምናባዊ ቧልት የእንቁራሪቶች መልካም አስተዳዳሪ ፍለጋ ተማፅኖ በአፈታሪክ አጫውቶናል። እንቁራሪቶቹ ለዚውስ አቤቱታና ተማጽኖ ያቀርባሉ። ልመናቸውን የሰማው ዚውስ ንጉስ ግንድን (king log) አስተዳዳሪ አርጎ ላከላቸው። ንጉስ ግንድ አንድም እንቁራሪት ሳያስከትል ብቻውን ውሃ ላይ ተንሳፎ ከመንበሩ ይሰወራል። በዚህ የተበሳጩት እንቁራሪቶች የተሻለ አስተዳዳሪ እንዲሰጣቸው ዚውስን በድጋሚ ተማፀኑ። ዚውስም ንጉስ ስቶርክን (king stork) ላከላቸው። የተሻለው ሄዶ የባሰው መጣ እንዲሉ ስቶርክ እንቁራሪቱን ሁሉ ሰልቅጦ ተሰወረ። ተረቴን መልሱ… ለማለት ፈለግሁና የኤዞስ አፈታሪክ ለሃገራችን ፖለቲካ ያለውን ፋይዳ ማየት መረጥሁ። ኢትዮጵያዊያን ከዓፄ ኃይለ ሥላሴ የተሻለ አስተዳዳሪ ለማግኘት ፈጣሪአቸውን አርባ ዓመት ከለመኑ በኋላ “መንግስቱ” የተባለ መሪ ሰጣቸው። ሲጀመር ከፈጣሪው ጋር የተጣላው መንግስቱ እንደ ንጉሥ ግንድ በኮምኒዝም መርከብ ላይ ተሳፍሮ አስራ ሰባት ዓመት ብቻውን ተንሳፎ ሕዝቡን አስለቀሰው። ሕዝቡም ለሁለት አስርት አመታት ከመንግስቱ የተሻለ አስተዳዳሪ እንዲሰጠው ፈጣሪውን ሲለምን ኖረ። በኮምኒስት ፍልስፍና የተዘፈቀው እና ከሕዝብ የተገለለው መንግስቱ ብቻውን እንደተንሳፈፈ ዝምባብዌ ሄዶ ተሰወረ። ፋጣሪም ንጉሥ ስቶርክን የመሰለ “መለስ” የተባለ መሪ ላከላቸው። በሚአስገርም ሁኔታ አጅሬ ስትሮክ የኢትዮጵያን ሕዝብ ጨርሶ ለመሰልቀጥ ሰላሳ ዓመት ሞከረ። ሕዝብ የሚመካው በመሳሪያ አፈሙዝ ሳይሆን በፈጣሪ ሃይል በመሆኑ ተስፋ ያልቆረጠው ሕዝብ እንደ እንቁራሪቶቹ የተሻለ መሪ ለማግኘት ፈጣሪውን መለመኑና መማፀኑን ቀጠለበት። በመሃሉ በምንም ሊተመን የማይችል ጥፋት በሃገርና በሕዝብ ላይ ደረሰ። የሚፈለገው መሪ እስኪገኝ ሕዝቡ በጎሳ ፖለቲካ እርስ በርሱ እንዲባላ ተደረገ። ሃገር የሚለው ነገር ኮስምኖ ክልል ሃገር ሆነ። ክልል እየኮሰመነ መጦ ጎጥ ከሃገር በላይ ተወደሰ። የኢትዮጵያ ታሪክ ተንቋሾ ወንበዴ፤ ዘረኛና ዘራፊ ጡንቻና ቦርጭ አውጥተው ሃገር ሁነው ነገሡ። በሃያና በሃያአንደኛው ክፍለ ዘመን መኖራችን ተረስቶ ወጣቶች የዘመኑን እውቀትና ሳይንስ እንዳይቀስሙ ተደረገ። አገር ተረካቢው ትውልድ በጨለማ ውስጥ አደገ። ለጋራ ታሪካችንና ትውፊቶቻችን ባይተዋር ሆነ። የመጤና እርካሽ ባህል ሰለባ ሆኖ ተበላሸ። ማንነት ጠፋ፤ ሃገርና ሕዝብ የቁልቁለት ጉዞ ጀምረው በሙሉ ሊከስሙ ገደል አፋፍ ላይ ተንጠለጠሉ። ስቶርኮች ‘መለስና ሃ/ማሪያም’ ሕዝቡን ጠርገው ሊውጡት መዘጋጀታቸውን እያወቀም ኢትዮጵያዊያዊው እጁን ወደ ፈጣሪው ከመዘርጋት አላቆመም። ሕዝብህን አድን እርስትህንም ባርክ እንዲሉ ምንጊዜም የኢትዮጵያን ጩኸት የሚሰማው አምላክ እርስዎን ከጨለማ አውጥቶ ለኢትዮጵያ ሕዝብ አስተዳዳሪ አርጎ አነገሰዎት። ሕዝቡም ሙሉ ለኩልሄ በሚመስል መልኩ በእልልታ ተቀበለዎት። የንግስና ንግግርዎን ዓለም ሁሉ አደነቀው። ኢትዮጵያም ከስልሳ ዓምት ጉስቁልና በኋላ ስርየት ያገኘች መሰለ። ከጎሳ ፖለቲካ አራማጅ በስተቀር በርስዎ ንግሥና ያልተደሰት ኢትዮጵያዊ አልነበረም። አባቶች፤ እናቶች፤ ካህናትና ምእመን ለርስዎ እድሜና ጤና እየተመኙ ፀለዩ። እናቶች የቡና ወግ ሲጀምሩ ያ-ልጃችን ደህና አድሮ ይሆን እያሉ የመንደር ወሬ እና የአፍ ማሟሻ እስከመሆን ደረሱ። የእናቶች ወግ ጭንቀትና መቆርቆር የወለደው ሲሆን መልእክቱም ልጃችንን ክፉ አይንካው እንደሆነ ሳይረዱት አይቀርም። ከሁሉም በላይ የኢትዮጵያን አንድነት፤ ክብርና ዝና ለማስመለስ ቃል ሲገቡ ይበልጥ ተወደዱ። ለሰላሳ ዓመት እንደማሽላ ውስጡ እያረረ ላይ ላዩን ሲስቅ የነበረ ህዝብ ከመደሰቱ የተነሳ ምድራዊው ሙሴ ሲል አሞካሸዎት። እስከዚህ ድረስ የተመለኩና የተመረጡ መሪ የመሆንዎን ምስጢር በጥልቀት ማየት እያቃተን ደገፍንዎት። በሰኔ 2018 ዋሽንግቶን ከተማ ሄደው የትውልደ ኢትዮጵያዊያንን ቀልብ በሚደንቅ ሁኔታ ተቆጣጠሩት። ይሄን ፀሐፊ ጨምሮ የሰዓታት መንገድ ተጉዞና ወፍ ሳይጮህ አዳራሽ ግብቶ እርስዎን ለማየት የተሰለፈውን ኢትዮጵያዊ ብዛት ላየ ሕዝብ መሪውን ሲወድና ሲአፈቅር ምን እንደሚመስል ግንዛቤ እንድናገኝ ሆነ። በኢትዮጵያዊያን መካከል የነበረው መፈቃቀር፤ መተሳሰብ፤ መደጋገፍና የኢትዮጵያዊነት ስሜት ቃላት ከሚገልጸው በላይ ነበር። ለዓመታት በጎሳ ፖለቲካ ተለያይተውና ተነፋፍቀው ስለነበር ኢትዮጵያዊያን በመድረኩ ተገናኝተው ሲተሳሰቡ ማየት ልብ የሚነካ ትይንት እንደነበር በቦታው የነበረ ያውቀዋል። ሰላሳ ሽህ ሕዝብ ወደያዘው አዳራሽ ገብተን ያየነውን ትዕይንት መግለጽ አስፈላጊ ስላልሆነ በደፈናው ታሪክ ሆኖ ይቀመጥ። ክቡር ዶ/ር ዓብይ ፤ ይህ ሁሉ የሆነው በርስዎ ምክንያት እንደሆን አያጡትም። ለሰላሳ ዓመት ተቀብራ የነበረችው ባለብዙ ዘመን ታሪከኛዋ ኢትዮጵያ ከመቃብር ወጣ በአደባባይ ታየች። በዚህ ሁኔታ የተቀበለዎትን ሕዝብ ሲአስተዳድሩ ሁለት ዓመት ሆኗል። በዚህ ጊዜ ከፍተኛ ውጤት ያስመዘገቡትን ያህል መጠነ ሰፊ ፈተናዎችና ተግዳሮቶች እንደገጠመዎት እናምናለን። በመደመር መርህ ከተናገሩትና ከጻፉት በተቃራኒው እየተሰራ፤ አንድነትን የሚሸረሽር፤ የጎሳ ፌድራሊዝምን የሚአፋፋ ተግባር በአስተዳደርዎ ይፈጸማል። ይህ ሁሉ በእርስዎ ይሁንታ ይፈጸም ወይስ የእርስዎን ስምና ዝና ተጠቅመው በአካባቢዎ የሚገኙ ጭልፊቶችና የጎሳ ፖለቲካ አራማጆች ያደረጉት መሆኑን ለማወቅ እንደተቸገርን አለን። ጉዳዩ ጠርጥር ገንፎም አለው ስንጥር በሚል የእርስዎ እጅ ሳይኖርበት አይቀርም እያለ የሚጠራጠረው ሕዝብ ቁጥር ተበራክቷል። መጠራጠሩ ሥር የሰደደው ደግሞ ሰፊ ድጋፍ በሰጠዎት ዓማራ ሕዝብ እንደሆነ አያጡትም። የአማራውን ድጋፍ ማጣት በሃገሪቱ ፖለቲካና በስልጣንዎላይ የሚኖረው አንድምታ እጅግ ከፍተኛ ነው። ለጥርጥሩና ላለመተማመኑ ዋናው ምክንያት የሃገር አስተዳዳሪዎች እና የፖለቲከኞች አሰራር በጎሳ ፖለቲካ ስሌት ስለሚቀመር ነው። የጎሳ ፖለቲካ ክትባት የሌለው ሃገርና ሕዝብ አውዳሜ ካንሰር ስለሆነ እርስዎን ጨምሮ ሁሉም ሊፀየፈው ይገባል። ክቡር ዶ/ር ዓብይ ፤ ኢትዮጵያን እዚህ ደረጃ ያደረሳት በጎሳ ፖለቲካ የተቀረፀው ሕገ መንግስት መሆኑን የሚጠራጥሩ አይሆንም። ይህ አቋምዎ ከሆነ የጎሳ ፖለቲካ አራማጆችን ማንቆለጳጰስ አያስፈልግዎትም። የአንድ ክልል ተማሪዎች ታግተው ደብዛቸው ሲጠፋ እያዩ ዝም አሉ-ለምን? የአማራ ክልል ልዩ ኃይል አደራጀ በሚል ውንጀላ ክልሉ እንዲዳከም ሆኗል። በአንፃሩ የኦሮሚያ ክልል በፌድራል በጀት ልዩ ኃይሉን ሲአደራጅ እያዩ ዝምታን መረጡ- ለምን? ኦነግን ሳያፀዱ የአማራ ፋኖን ማፁዳት ፈለጉ-ለምን?። እነዚህ ድርጊቶች የሚከናወኑት እርስዎ ሳያውቁት ከሆነ ሃገሪቱን እየመሩና እያስተዳደሩ ነው ማለት አይቻልም። ቸልተኝነት እየበዛ ሲሄድ ይበልጥ ለጥርጥር ተጋላጭ ይሆናሉ። አሁን ያለው አሰራር ሌላ ትርጉም ካልተሰጠው በስተቀር አስተዳደርዎ የሕግ የበላይነት ማክበርና ማስከበር የተሳነው ይመስላል። የህግ የበላይነት ሲላላ የጎሳና የሃይማኖት ፖለቲካ አራማጆች ጥርስ አውጥተው ይናከሳሉ፤ ኃይልና ጉልበት አግኝተው አገር እንዲአፈርሱ ዕድል ይሰጣል። በተኩላ ተከበው ከሆነ የተኩላዎች ፀረ-ኢትዮጵያ አቋምና ፖለቲካ ለስርዎም ለሃገርም የሚበጅ አይደለምና እሹሩሩ ይብቃ። ኢትዮጵያን ለመታደግ በድጋሚ ወደ እውነተኛው የፖለቲካ አቋምዎ እና እምነትዎ ይመለሱ። ያመነ በእምነቱ ይድናል ነውና። ስለዚህ አላሰራ ያለዎት የኮቪድ-19 ቫይረስ ሳይሆን ሕጋዊ እውቅና ተሰጦት የተሰራበት የጎሳ ፖለቲካ ቫይረስ ነው። ፍፁም አውዳሚ የሆነውን ኮቪድ- ጎሳን በአስቸኳይ ያስወግዱ። ኮቪድ-19 ክትባት ተገኝቶለት ሁላችንም እንድን ይሆናል። ኮቬድ- ጎሳ ክትባት የማይገኝለት ሕዝብና አገር ሳያወድም አይመለስም። ሁሉም ለበጎ ነው እንዲሉ ኮቪድ-19 ጎሳ ለይቶ ስላላጠቃ የኢትዮጵያን ሕዝብ አቀራርቧል ብለን እናምናለን። ስለሆነም የሕዝብ ተወካዮች አደራ ከመስከረም ጀምሮ የፀና ስለማይሆን አስቸኳይ ጊዜ አዋጁን ተጠቅመው የጎሳ ፌድራሊዝም የሚደነግገውን ሕግ ከኢትዮጵያው የፖለቲካ አውድማ ይንቀሉልን። ይህን ካላደረጉ እርስዎም ሆነ ሃገሪቱ ስርየት አታገኙም። አገር የሚተዳደረው በውስጣዊና ውጭዊ መገደቢያ ታግዞ እንጂ ልቅ በመተው ስላልሆነ የህግ ገደብ ይደረግ። እንደዚዎስ ያለገደብ በቸልተኝነት መምራት ከቀጠሉ ሊአድኑት የፈለጉትን ሃገርና ሕዝብ ይዘውት ይጠፋ እንደሆን እንጂ ሃገርዎንና ሕዝቧን አይታደጓቸውም። አንድ ቀን ንግሥ ትሆናለህ ብለው የተነበዩትን እናትዎን ከኢትዮጵያ ሕዝብ እርግማን ይታደጓቸው። አበቃሁ-ነን ሶቤ!
በሺሕዎች የሚቆጠሩ ሰዎች በዋሽንግተን ዲሲ፣ ኒው ዮርክ፣ ፓርክላንድ፣ ፍሎሪዳ እና ሌሎች የዩናይትድ ስቴትስ ግዛቶች ባካሄዱት ሰልፍ ባለፉት ወራት በዩቫልዲ፣ ቴክሳስ፣ ቡፋሎ እና ኒው ዮርክ በተከታታይ የተካሄዱ ጅምላ ግድያዎችን ተከትሎ የአሜሪካ ምክር ቤት እርምጃ እንዲወስድ ጠይቀዋል። በዋሽንግተን ዲሲ ብሄራዊ አዳራሽ፣ ለሁለተኛ ግዜ 'ለህይወታችን እንሰለፍ' በሚል ለተሰባሰቡ ተቃዋሚ ሰልፈኞች ንግግር ያደረጉት የከተማዋ ከንቲባ ሙሪየል ባውዘር "ሲበቃ፣ ይበቃል" ብለዋል። "አሁን የምናገረው እንደከንቲባ፣ እንደ እናት እና በሚሊየን የሚቆጠሩ አሜሪካውያንን እና ምክር ቤቱ ስራውን እንዲሰራ የሚጠይቁ የአሜሪካ ከንቲባዎችን ወክዬ ነው" ያሉት ከንቲባዋ "የምክር ቤቱ ሥራ የእኛን ደህንነት መጠበቅ ነው። ልጆቻችንን ከመሳሪያ ጥቃት መጠበቅ ነው" ሲሉ ተናግረዋል። በዋሽንግተን ዲሲው ሰልፍ ላይ ንግግር ያደረጉት ሌሎች ተናጋሪዎችም በተለይ በዩቫልዲ ሮብ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት 19 ህፃናት እና ሁለት አስተማሪዎች መገደላቸውን ተከትሎ፣ ህግ አውጪዎች እርምጃ እንዲወስዱ አለበለዛም እራሳቸውን ከሥልጣን እንዲያገሉ ጠይቀዋል። እአአ በ2018 በፍሎሪዳ ግዛት ፓርክላንድ ከተማ በሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ውስጥ 17 ተማሪዎችን እና የትምህርት ቤቱን ሰራተኞች ከገደለ የመሳሪያ ጥቃት የተረፈው ዴቪድ ሆግ በበኩሉ መንግሥታችን 19 ህፃናትን በገዛ ትምህርት ቤታቸው እንዳይገደሉ ማድረግ ካልቻለ፣ ይህን መንግሥት የምንቀይርበት ጊዜ ነው" ብለዋል። የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳናት ጆ ባይደንም ተቃዋሚዎቹ ሰልፋቸውን እንዲቀጥሉ በመንገር ምክር ቤቱ የመሳሪያ ጥቃትን በተመለከተ በሚያደርገው ድርድር ዙሪያ ይላቸው ተስፋ የላላ መሆኑን ገልፀዋል።
ሁሌም ምርጫ ሲደርስ ብቅ ብቅ የሚሉ (በኢቢሲ ማለቴ ነው!) ፊታቸው “የቁጣ አስተማሪ” የሚመስል አንዳንድ ግለሰቦች አላጋጠማችሁም? ፖለቲከኞች ወይም ባለሥልጣናት እንዳይመስሏችሁ። (እነሱ አይቆጡም አልወጣኝም!) እነዚህኞቹን “የምርጫ ዬኔታ” ይሏቸዋል፡፡ ይሄ ስያሜ ለምን እንደተሰጣቸው አላውቅም፡፡ ምናልባት ቁጣ ቁጣ ስለሚላቸው ይሆን? የሚገርመው ደግሞ እየተቆጡ የሚያስተምሩን እንዴት ምርጫውን ሰላማዊና ዲሞክራሲያዊ---እንደምናደርገው ነው፡፡ (ሰላማዊ ምርጫ --- በቁጣ?!) እኔ የምለው ግን --- አንዳንድ ግለሰቦች “የቁጣ ፈቃድ” አላቸው እንዴ? ወይስ ዕውቅና ተሰጥቷቸዋል? ከምሬ እኮ ነው---መቼም አንድ ግለሰብ (ለብቻው) 90 ሚሊዮን ህዝብን ለመቆጣት የግድ ፈቃድ ያስፈልገዋል፡፡ ፈቃድ ካለው ህግ አክባሪ ስለሆንን እንታገሰው ይሆናል፡፡ ያለዚያ ግን ---- (ምንም!!) በነገራችን ላይ ---- የህወሓትን 40ኛ ዓመት በዓል እንዴት አያችሁት? እንግዲህ በዓሉ ለአንድ ወር ያህል በተለያዩ ዝግጅቶች ሲከበር ቆይቶ ባለፈው እሁድ ተጠናቋል፡፡(አንድ ወር አላነሰችም?) የሸገር 125ኛ ዓመት የተከበረው እኮ ዓመቱን ሙሉ ነው (ዓመትም ተንዛዛ!) አንድ ነገር ልንገራችሁ--- የዘንድሮን ምርጫ ልዩ የሚያደርገው፣ የህወሐት 40ኛ ዓመት በተከበረ ማግስት በመዋሉ ነው፡፡ (የEBCን ዜና ቀማሁት አይደል!) አንድ ጥያቄ ልጠይቃችሁ… የዘንድሮን የህወሐት በዓል ልዩ የሚያደርገው ምንድን ነው ብትባሉስ? (ከ40ኛ ዓመቱ ውጭ ማለቴ ነው!) ቀላል እኮ ናት! (ሮኬት ሳይንስ አደረጋችሁት እኮ!) ልዩ የሚያደርገዋ---የህወሐት የቀድሞ ታጋዮች (አሁንማ ባለ ስልጣን ሆነዋል!) ከአርቲስቶች ጋር የሆድ የሆዳቸውን ማውራታቸው ነው!! (መሞዳሞድ ሌላ ነው!) ተቃዋሚዎች በዓሉን አስመልክቶ የሰነዘሩት ትችት ግን አልገባኝም፤ “ኢህአዴግ በዓሉን ለምርጫ ቅስቀሳ ተጠቅሞበታል” ሲሉ ሰማሁ፡፡ (So what?) …ገና ለገና በግንቦት ምርጫ ይካሄዳል ተብሎ በየካቲት በዓል ላይከበር ነው? (“ማን ላይ ቁጭ ብለሽ ማንን ታምያለሽ” አሉ!) ከዚህም የባሰውን ደግሞ ልንገራችሁ፡፡ “የህወሐት በዓል አድዋን አደበዘዘው” አሉና አረፉት! (በጉዴ ወጣ! ማለት አሁን ነው!) በጣም ግርም ያለኝ ምን መሰላችሁ? ህወሐትም ሆነ በአጠቃላይ ኢህአዴግ እስከዛሬ ሲተቹበት የነበረው ዋና ጉዳይ ----- ምስጢረኞች ናቸው፤ ሆዳቸው አይታወቅም እየተባሉ ነበር፡፡ እናም የህወሐት የቀድሞ ታጋዮች፣ 40ኛ ዓመቱን በማስመልከት ምድረ አርቲስትን ሰብስበው ደደቢት ድረስ ወሰዱ፡፡ ዋና ዋና የትግል ቦታዎችን አስጐበኙ። የትግሉን ገድል ተረኩ፡፡ ከ20 ዓመት በላይ ከርችመውት የቆዩትን ገበና ወለል አድርገው ከፈቱ። (ልብን ከፍቶ እንደ መስጠት እኮ ነው!) እና ይሄ ጥፋቱ ምንድነው? (የምርጫ ቅስቀሳ ያስብላል!?) ዝም ብዬ ሳስበው ግን በህወሐት ላይ ለተሰነዘረው ትችት ተጠያቂዎቹ አንዳንድ ስሜታዊ አርቲስቶች ይመስሉኛል፡፡ ደደቢትን ከጐበኙ በኋላ አንዳንዶቹ በEBC ሲሰጡት የነበረውን አስተያየት ሰምታችኋል? አብዛኞቹ ባዩት ነገር የምር መደነቃቸውን ከገፅታቸውም ከአንደበታቸውም ተገንዝቤአለሁ። ጥቂቶቹ ግን ትወና ቢጤ ሳይሞካክሩ አልቀሩም (ተሰጥኦ ለመቼ ነው!) ግን እኮ ገና መጀመሪያውኑ ተነግሯቸው ነበር፡፡ “ለጉብኝቱ የመጣችሁት እንድትዘምሩልን አይደለም፤ ሁሉም ሰው ያሻውን ሃሳብ ሊይዝ ይችላል” በሚል፡፡ አንዳንድ አርቲስቶች ግን ማሳሰቢያው የገባቸው አልመሰለኝም (ቀላል ዘመሩ እንዴ!) በነገራችን ላይ ከበረሃ ትግል ሳይሆን ከዩኒቨርሲቲ ግቢ ወደ ቤተመንግስት ግቢ የመግባት ዕድል ያገኙት ጠ/ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ፤ በዚህ የህወሐት 40ኛ ዓመት በዓል ላይ “የታጋይነት ማዕረግ” ተሰጥቷቸዋል፡፡ (“ይታደሉታል እንጂ አይታገሉትም” አሉ!) ማዕረጉ የክብር ይሁን የምር ግን አልተነገረንም፡፡ የምር ከሆነ እኮ “ታጋይ ኃይለማርያም” ይባሉበታል ማለት ነው፡፡ የክብር ከሆነ ግን “የክብር ታጋይ” ነው የሚባሉት (የክብር ዶክትሬት እንደማለት!) አያችሁ---የክብር ዶክትሬት የሚሰጠው ዩኒቨርስቲ ተገብቶ----ትምህርት ተከታትሎ…ጥናትና ምርምር ሰርቶ -- አይደለም፡፡ በተሰማሩበት ሙያ ለአገር ያበረከቱት ታላቅ አስተዋጽኦ ተመዝኖ ብቻ ነው የሚሰጠው፡፡ ይሄም ተመሳሳይ ይመስለኛል፡፡ ጠ/ሚኒስትሩ ታጋይ የተባሉት ለ17 ዓመት ጠብመንጃ አንግተው ስለታገሉ አይደለም፡፡ (እሳቸው ከብዕርና ከጠመኔ ውጭ ምንም አያውቁም!) እዚህ ጋ መረሳት የሌለበት ቁምነገር ምን መሰላችሁ? እርግጥ ነው አቶ ኃይለማርያም ከትግል ጋር አይተዋወቁም። እርግጥ ነው ጥይት አልተኮሱም፤ እርግጥ ነው ፈንጂም አላፈነዱም፡፡ ግን የቀድሞው ጠ/ሚኒስትር መለስ ዜናዊን (መሬት ይቅለላቸውና!) ተክተው ሌጋሲያቸውን ለማስቀጠል ቃል የገቡት፣ ኃላፊነት የተሰጣቸውም ለእሳቸው ነው፡፡ (ታጋይ መባል አይበዛባቸውም!) ለነገሩ በኢህአዴግኛ፤ ሥልጣንና ሹመትም እንደ ትግል ወይም መስዋእትነት ነው የሚቆጠረው፡፡ አቶ ኃይለማርያም፤ በጠ/ሚኒስትርነት የተሾሙ ሰሞን አዲሱን ስልጣናቸውን እንደ ትግል እንደሚያዩት መናገራቸው ትዝ ይለኛል፡፡ (አገር መምራትን እንደ ትግል ማሰብ አይገርምም?) ኢህአዴግ እኮ ልማት ማካሄዱንም፣ መልካም አስተዳደር ማስፈኑንም፣ የህግ የበላይነትን ማስጠበቁንም፣ ዲሞክራሲያዊ ሥርዓት ማጐልበቱንም፣ የብሔር ብሔረሰቦች መብት ማስከበሩንም…ወዘተ (ከሀ-ፐ በሉት) እንደ ትግል ነው የሚቆጥረው፡፡ (የትጥቅ ትግል አልወጣኝም!) አንዳንዴ ሳስበው ግን እውነቱን ነው እላለሁ፡፡ ከምሬ ነው…እነዚህ የተጠቀሱትን ጨምሮ…ኪራይ ሰብሳቢዎችን መጋፈጥ… ድህነትን ታሪክ ማድረግ… ፍትሃዊ የሃብት ሥርጭትን ማስፈን…(ሁሉንም እኩል ማደህየት እንደማይሆን ተስፋ እናደርጋለን!) የመድብለ ፓርቲ ሥርዓትን ማጠናከር (“ማን ነበር አክትሞለታል” ያለው?!) ወዘተ… ቀላል ትግል እኮ አይደለም፡፡ እንዴ…ደርግን የሚያህል ግዙፍ ኃይል በትጥቅ ትግል ለመጣል እኮ 17 ዓመት ብቻ ነው የፈጀው (ትንሽ ናት አልወጣኝም!) ቀደም ብዬ ያነሳኋቸው የአገር ችግሮች ግን ይኸው ከ20 ዓመት በኋላም “መች ተነካና!” እያስባሉ ናቸው፡፡ ከዚህ አንፃር ካያችሁት .. የኢህአዴግ ሥልጣን እውነትም መስዋዕትነት የሚከፈልበት ትግል ነው ሊባል ይችላል፡፡ (ተቃዋሚዎች አልገባቸውም!) ከህወሐት 40ኛ ዓመት በዓል ጋር በተያያዘ የጀመርኩትን ወግ ሳልቋጭ ነው ወደ ትግል ትንተና የገባሁት፡፡ እናም የቀረችኝን ልጨርስላችሁ። አሁንም ጉዳዩ አርቲስቶችን ይመለከታል፡፡ (የህወሐትና የአርቲስቶችን ፍቅር ያዝልቅላቸው!?) በነገራችሁ ላይ ይኸኛውንም በEBC መስኮት ነው የታደምኩት (ከአንዴም ሦስቴ!) ምን መሰላችሁ? የህወሐትን 40ኛ ዓመት በዓል ምክንያት በማድረግ ለአርቲስቶች የተዘጋጀ የጥያቄና መልስ ውድድር ነው፡፡ ቦታው አዳማ ይመስለኛል፡፡ ወይም እርግጠኛ ለመሆን በEBC መስኮት!! የጥያቄና መልስ ውድድሩ “11በ11” የሚል ስያሜ ተሰጥቶት ነበር፡፡ ለምን? አንደኛ፤ ህወኃት የተመሰረተበት ቀን የካቲት 11 ነው፡፡ ሁለተኛ፤ ጠያቂውን ጨምሮ በውድድሩ የተካፈሉት አርቲስቶች 11 ነበሩ፡፡ እናም 11 በ11 ተባለ፡፡ ምክንያቱ አላጠገባችሁም? (ደግሞ ለምክንያት!) የአሸናፊው ቡድን 5 አርቲስቶች በነፍስ ወከፍ 11ሺ ብር ነው የተሸለሙት፡፡ (የፓርቲ “ሞጃ” ይመቸኛል!) በእነዚህ ሁሉ በቂ ምክንያቶች የጥያቄና መልስ ውድድሩ “11 በ 11” ተብሏል፤ አለ - ውድድሩን የመራው አርቲስት ሸዋፈራሁ፡፡ ጥያቄና መልሱ ተጀመረ፡፡ በነገራችሁ ላይ ጥያቄዎቹ በህወኃት ትግል ዙሪያ የሚያጠነጥኑ ናቸው፡፡ (በትንሹ የ30 ዓመት ታሪክ ማለት ነው) እኔ የምለው… የእነ ህወሐት ገድል በታሪክ ትምህርት ውስጥ ተካተተ እንዴ? (እነ ፍልፍሉ እሳት ሲሆኑብኝ እኮ ነው!) ይታያችሁ… የታጋዮች የበረሃ ስም… ህወሐት ደርግን ድባቅ የመታባቸው ዘመቻዎች፤ ቦታዎች፣ ዓመተ ምህረቶች ወዘተ ሲጠየቁ ነበር፡፡ መጠየቃቸው አይደለም የሚገርመው። መመለሳቸው ነው፡፡ ያውም እኮ ከአፍ እየነጠቁ ነበር የሚመልሱት፡፡ ቆይ… የአዲስ አበባ አርቲስትና ኮሜዲያን የህወሐትን ትግል እንዲህ የሸመደዱት መቼ ነው? ይሄውላችሁ… በመልሳቸው ፍጥነት የተገረምኩት እኔ ብቻ ብሆን ኖሮ ችግሩ ከእኔ ነው ብዬ ግለ-ሂስ አወርድ ነበር፡፡ ግን እኔ ብቻ አይደለሁም፡፡ ራሱ የፕሮግራሙ አጋፋሪ፤ አርቲስቶቹ መልሱን እንደ እሳት ሲተፉበት ደንግጦ “አብራችሁ ታግላችኋል እንዴ?” አይል መሰላችሁ፡፡ (ደንግጦ አስደነገጠን!) እኔማ አውጥቼ አውርጄ ተውኩት እንጂ “ጥያቄና መልሱ …ተጭበርብሯል” ብዬ ለህወሐት ልጠቁም ዳድቶኝ ነበር (“ሃብታም በሰጠ …” እንዳልባል ፈርቼ ጭጭ አልኩ!) ይልቅስ ምኑ ደስ አለኝ መሰላችሁ? ያሸነፈም የተሸነፈም መሸለሙ!! አሸናፊዎቹ (ቅሬታዬ እንዳለ ነው!) እያንዳንዳቸው 11ሺ ብር፤ በጠቅላላ 55ሺ ብር ሲሸለሙ፣ ተሸፊናዎቹ በነፍስ ወከፍ 5ሺ ብር፣ በድምሩ 25ሺ ብር አግኝተዋል፡፡ እኔ የምለው…አርቲስቶቹ ሽልማቱ ጥሟቸው የህወሓት 40ኛ ዓመት ይደገም ቢሉስ? (ምርጫ መሰላቸው?!) እኛም እንግዲህ ግልጽ ማመልከቻ ለሚመለከተው ወገን አቅርበን ወጋችንን እንቋጭ … የግንቦቱ አገራዊ ምርጫ እንደ ጥያቄና መልስ ውድድሩ እንዲሆን እንፈልጋለን፤ አሸናፊም ተሸናፊም የሚሸለምበት!! ያሸነፈ ደረቱን የማያሳብጥበት፤ የተሸነፈ አንገቱን የማይሰበርበት ምርጫ ያስፈልገናል። (“ታስፈልገኛለህ” አለች ዘፋኟ!)
ትማሊ ሶኑይ ዝተኣሰሩ ትሽዓተ ተቖፃፀርቲ ትራፊክ ኣየር ኢትዮጵያ ሎሚ ሶሉስ ቤት ፍርዲ ቀሪቦም።ኣድማ ብምትሕብባርን ቁጠባን ናይታ ሃገር መልዕን ዘበላሽው ተግባራት ፈጺሞም ብዝብል ተጠርጢሮም ኣብ ትሕቲ ቀይዲ ምእታዎም ፌደራል ፖሊስ ገሊፁ’ሎ። ፌደራል ፖሊስ ኣድማ ኣተሓባቢሮምን ኣብታ ሃገር ጉድኣት ኣውሪዶምን ዝበሎም ትሽዓተ ሰባት ቤት ፍርዲ ቀሪቦም ኣለው።ሽሞም ክግለፀሎም ዘይደለዩ ተቖፃፅርቲ ትራፊክ ኣየር ንሬድዮ ድምፂ ኣሜሪካ ኣብዝሃብዎ ርእይቶ እቲ ሕቶ ይኹን ኣድማ ናይ ኩላትና እዩ፤ኣድማ ንምክያድ ዝፈረምና 74 ሰራሕተኛታት እናሃለውና ትሽዓቲኦም በይኖም ንምንታይ ከምዝተኣሰሩ ኣይተረድአናን ኢሎም። ናይ ኢትዮጵያ ኣየር ትራፊክ ተቐፃፃርቲ ማሕበር ፕረዚዳንት ኣቶ ፍፁም ጥላሁን ኣብ ዝሓለፈ ሰሙን ንድምጺ ኣሜሪካ ኣብዝሃብዎ መግለፂ እቲ ሰራሕተኛ ከቢድ ስራሕ እናሰርሐ ብቁጠባ ተረባሒ ኣይኮነን፣እቶም ሰራሕተኛታት ብኩነታት ተደፊኦም እዮም ናብዚ ኣትዮም ክብሉ ገሊፆም። ሽሞም ክግለፀሎም ዘይደለዩ ሰራሕተኛታት ምቁፅፃር ትራፊክ ኣየር መሰሎም ስለዝሓተቱ ዝለዓለ ተፅዕኖ ይፍፀሞም ከምዘሎ፣ናብ ስርሖም ክምለሱ ዝኽእሉ ጥፍኣተኛታት ምዃኖም እንተድኣ ፈሪሞም ምዃኑ ከምዝተነግሮም፣እንተፈሪሞም ዝተኣስሩ ከምዝፍትሑ ኩሎም ምስ ፈረሙ ግን ሕዚ እውን ከምዘይተፈትሑን ገሊፆም ኣለው።2 መስከረም 2011 ቤት ፍርዲ ክቐርቡ ቆፀሮ ከምዝተትሓዘ’ውን ካብ አዲስ አበባ ዝተረኽበ ጸብጻብ ይሕብር ። ዕለታዊ ፈነወ ድምጺ ኣመሪካ 28/11/2022 ፈነወ ድምጺ ኣመሪካ ቋንቋ ትግርኛ ሕዳር 28,2022 ፈነወ ድምጺ ኣመሪካ ቋንቋ ትግርኛ ሕዳር 28,2022 ዜና (ኣሶሴይትድ ፕረስ ድሕሪ ስምምዕ ፕሪቶርያ ኣብ ሰላማዊያን ህዝቢ ትግራይ ግፍዒ ይፍጸም ኣሎ ክብል ጸብጻብ ኣውጺኡ፥:ኣብ ቻይና ዝካየድ ዘሎ ተቓውሞን: ኣብ ካሜሮን ዘጋጠመ ምንሽርታት መሬትን) ዜና ስፖርት መደብ ሳይንስን ቴክኖሎጂን- ወናኒ ትዊተር ኢላን ማስክ ኣብ ሒሳብ ተጠቐምቲ ብዛዕባ ዝተአኣታትዎ ለውጢ ሓቢሩ'ሎ ዝብል የጠቓልል
ፍንዳታው ከሃንክ ባስኬት ፍቺ ጋር አዲስ ፋይል እንደዘገበች ለ 11 ዓመታት በትዳራቸው ውስጥ የቀሩትን ሁሉንም አሳዳጊዎች ፣ ድጋፎች እና የንብረት ጉዳዮችን መፍታት ችሏል ፡፡ መውጫውን ባስመዘገቡት ሰነዶች መሠረት ሁለቱ አሁን ጉዳያቸውን የሚያስተዳድረው ዳኛ ወደየየየራሳቸው መንገድ ከመሄዳቸው በፊት እንዲፈርምላቸው በመጠባበቅ ላይ ናቸው ፡፡ ሬክስ አሜሪካ ከቀድሞው የ NFL ተጫዋች ጋር እንዲሰራ ያደረገችውን ​​ጥረት ከሰጠች በኋላ ኬንደራ እ.ኤ.አ. ጥቅምት 15 ቀን ‹የመጨረሻ የፍቺ ወረቀቷን› እንደፈረመች ‹ጨካኝ› ብላ እንደፈረመች የማስታወቂያው ዜና ይመጣል ፡፡ ያገኘሁትን ሁሉ ሰጠሁት ፡፡ በእውነት አደረገ ፡፡ በራሴ ከመኩራት አልፌ !! እስከ መጨረሻው ሰከንድ ድረስ ለመቆጠብ የተቃኘች በወቅቱ እሷ ጽፋለች ፣ “ኦው ደህና ፡፡ ሂወት ይቀጥላል. ደህና ሁን ' በፍቺው ውስጥ ድርድር የማይታረቁ ልዩነቶችን በመጥቀስ ሚያዝያ ውስጥ ኬንደራ ካቀረበችበት ጊዜ አንስቶ በአንጻራዊነት የተረጋጋ ድርድር ይመስላል ፡፡ ሃንክ በተመሳሳይ ቀን የይገባኛል ምዝገባዋን እስከሚጠራው ለምን ድረስ በተመሳሳይ የይገባኛል ጥያቄዎች ተከታትሏታል ፡፡ በተጨማሪም ፍንዳታ እንደተናገረው ሁለቱም ልጆቻቸው ሀክ ፣ 8 እና ማሪያ የተባሉ አራት ልጆቻቸው የጋራ ሕጋዊ እና አካላዊ ጥበቃ እንዲደረግላቸው ጠይቀዋል ፡፡ ሬክስ አሜሪካ የኬንደራ መሰንጠቅ ማስታወቂያ በተመሳሳይ ሚዛናዊ ነበር ፡፡ 'ከዚህ ቆንጆ ሰው ጋር የጋብቻዬ የመጨረሻ ቀን ዛሬ ነው ፡፡ እኔ ሁክን ለዘላለም እወዳለሁ እና ክፍት እሆናለሁ ግን ለአሁኑ የራሳችንን መንገድ ለመከተል መርጠናል 'በማኅበራዊ አውታረመረብ ልጥፍ ላይ ጽፋለች ፡፡ እኔ ለዘላለም አምናለሁ ምክንያቱም ከሐዘን እና ከልብ ተሰብሬያለሁ ፣ ለዚያም ነው አዎ ያልኩት ለዚህ ነው ግን በሚያሳዝን ሁኔታ ብዙ ፍርሃት በመንገዱ ላይ ገብቷል ፡፡ ሁለታችንም አስገራሚ ወላጆች ነን ልጆቻችንም ደስተኞች እንሆናለን ፣ የእማማ ፈገግታ ከማየት በስተቀር ልዩነቱን በጭራሽ አያውቁም ፡፡ ዊሳም አል ማና ስንት ዓመት ነው ከዚያን ጊዜ ጀምሮ የቀድሞው የ ‹Playboy› ሞዴል እና የረጅም ጊዜ የእውነታ ኮከብ‘ ከተለያዩ ወንዶች ስብስብ ጋር እየተነጋገረ እና እየተዝናናሁ ነበር ’የፍቅር ጓደኝነት ትዕይንት እየተደሰተ ነው ፡፡ ሰዎች በመስከረም ወር. ሬክስ አሜሪካ ብዙዎቹ የ ‹ኬንድራ› እና የ ‹ሀንክ› አፍቃሪ እና የተዋሃዱ አፍታዎች ለ ‹ኬንራ ላይ› በካሜራ ላይ ተቀርፀው ቢገኙም ፣ ለሁለቱም በመንገድ ላይ በጣም ጥቂት ጉብታዎች ነበሩ ፣ ከእነዚህም ውስጥ ሀን በደረሰበት ወቅት የተያዘው ቅሌት ነው ፡፡ ነበር በማጭበርበር ተከሷል በወቅቱ በጣም ነፍሰ ጡር በሆነች ኬንድራ ላይ እ.ኤ.አ. ሰኔ 2014 (እ.ኤ.አ.) ከተለዋጭ ጾታ ሞዴል ጋር ፡፡ በኋላ ላይ ከአምሳያው ጋር በአንድ ክፍል ውስጥ እንደነበሩ አምነዋል ግን የእነሱ መስተጋብር ያበቃው እዚያ ነው ብለዋል ፡፡
ቁጥሮቹ አስገራሚ ናቸው – ማለቴ ለኢትዮጵያ። በ1997 ዓ.ም፣ (ከአስር ዓመት በፊት መሆኑ ነው…) የአገሪቱ ገበሬዎች ጠቅላላ የእህል ምርት 119 ሚሊዮን ኩንታል ነበር። አምና ደግሞ፣ 236 ሚሊዮን ኩንታል። እነዚህ፣ የማዕከላዊ ስታትስቲክስ ኤጀንሲ ቁጥሮች… ስህተት ይሆኑ እንዴ? ሊሆኑ አይችሉም ለማለት አስቸጋሪ ነው። አንደኛ ነገር፣ አስደናቂው የእድገት መረጃ፣ ከሌሎች በርካታ መረጃዎች ጋር ሲጋጭ፣ ምን ታደርጉታላችሁ? መስኖ፣ … እንደድሮው ነው (1% ለመሙላት ብዙ ይቀረዋል)! መቼም፣ ከእርሻ እድገት ጋር አብሮ፣ የመስኖ ጉዳይ መነሳቱ አይቀርም። ባለፉት አስር አመታት፣ የመስኖ እርሻ ተሻሽሎ ይሆን? አልተሻሻለም – ከጫት እርሻ በቀር። መስኖን በመጠቀም፣ የጫት ማሳዎችን የሚስተካከል የለም። በበሬ ማረስ? እሱም በሬ ከተገኘ ነው! ለእርሻ ስራ፣ ሁለት በሬ ካላቸው ገበሬዎች ይልቅ፣ ምንም በሬ የሌላቸው ገበሬዎች ይበዛሉ። በግብርና ከሚተዳደሩ 15 ሚሊዮን የገጠር ቤተሰቦች መካከል፣ ስንቶቹ ምንም በሬ እንደሌላቸው አስቡት – ስድስት ሚሊዮን ተኩል። ወተትና ቅቤ? ከአንዲት ላም አንድ ሊትር ተኩል? ባለፉት ሰባት ዓመታት፣ በገጠር የወተት ምርታማነት፣ ምን ያህል እንዳደገ ጠይቁ። ምንም አላደገም የሚል ምላሽ ነው የምታገኙት – ከስታትስቲክስ ኤጀንሲ። ስጋ? ለዓመት በዓል ከተገኘ! የገጠር ነዋሪዎች አመጋገብ እንዳልተሻሻለም፣ የበርካታ ዓመታት መረጃዎች ያሳያሉ። ከአገሪቱ የከብቶች ብዛት ጋር ሲነፃፀር፣ የገጠር ነዋሪዎች ለእርድ የሚያውሏቸው የከብቶች ብዛት፣ 1% አይሞሉም። ለእርድ ከሚውሉ ፍየሎችና በጎች ይልቅ፣ በየአመቱ በበሽታ የሚሞቱት በእጥፍ ይበዛሉ። እንቁላል? በዓመት አንድ እንቁላል! ሌላው ቀርቶ፣ እንቁላል እንኳ ብርቅ ነው። ጠቅላላውን የእንቁላል ምርት፣ ገበያ አውጥተው ሳይሸጡ፣ ራሳቸው ቢመገቡት እንኳ፣ በአማካይ ለአንድ የገጠር ነዋሪ፣ በአመት ከአንድ እንቁላል በላይ አይደርሰውም።እነዚህ መረጃዎች በሙሉ፣ ማዕከላዊ ስታትስቲክስ ኤጀንሲ በየዓመቱ በሚያወጣቸው የተለያዩ ሪፖርቶች ላይ የተገለፁ መረጃዎች ናቸው። ታዲያ፣ አስደናቂው የእህል ምርት እድገት፣ ከእነዚህ መረጃዎች ጋር አይጋጭም? በእርግጥ፣ በእንስሳት ምርት ላይ ምንም እድገት አልተመዘገበም ማለት፣ በእህል ምርት ላይም እድገት ሊፈጠር አይችልም ማለት አይደለም ይላል መንግስት። ለዚህም ይመስላል፤ ሰሞኑን “የእንስሳት እና የአሳ ልማት ሚኒስቴር” ለብቻው እንዲቋቋም የተደረገው። (“አሳ… እንስሳ አይደለም እንዴ?” የሚል የእግረመንገድ ጥያቄ ብናነሳስ! ለነገሩ፣ ይሄ የመስሪያ ቤቶች አሰያየም፣ ቅጣምባሩ እየጠፋበት መጥቷል። ‘ሥም ካልረዘመ፣ ቁም ነገር የደከመ’ ይሆናል የተባለ ይመስል፣ ‘እና’ የሚል ማስረዘሚያ መጨመር በዝቷል። የጤና ሚኒስቴር፣ ብሎ በአጭሩ ከመግለፅ ይልቅ… የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር… ትንሽ ቆይቶ ደግሞ፣ የጤና ጥበቃ፣ የበሽታ መከላከልና የህክምና አገልግሎት ሚኒስቴር ተብሎ፣ ሥሙ እንዲረዝምለት ይደረግ ይሆናል። Ministry of Health አይደል የሚባለው? ሌላው ደግሞ፣ የእንግሊዝኛ ቃላት ብዛት! ‘ሚኒስቴር’ የሚለው ስያሜ ሳይቆጠር ማለቴ ነው። ፐብሊክ ሰርቪስ… ይህንን በትክክል የሚገልፅ አጭር የአማርኛ አገላለፅ ስላልተገኘ ነው ብለዋል ጠቅላይ ሚኒስትሩ። እሺ፣ የኮንስትራክሽን ሚኒስቴርስ? … የግንባታ ሚኒስቴር ሊሉት ይችሉ ነበር።) ለማንኛውም፣ የእንሰሳትና የአሳ ሃብት ልማት ሚኒስቴርን፣ በአጭሩ የእንስሳት ልማት ሚኒስቴር ሊባል ይችላል። እንደ መንግስት ገለፃ ከሆነ፣ በእህል ምርት ላይ የታየው እድገት፣ እውነተኛ እድገት ነው። በእንስሳት ምርት ላይ፣ ተመሳሳይ እድገት እንዲፈጠር ነው፤ አዲስ የእንሰሳት ልማት ሚኒስቴር የተቋቋመው ብሏል መንግስት። ሊሆን ይችላል። መንግስት እንደገለፀው፣ ማዕከላዊ ስታትስቲክስ በየአመቱ በሪፖርቶቹ እንደዘረዘረው፣ የእህል ምርት ባለፉት አስር ዓመታት በእጥፍ አድጎ ሊሆን ይችላል። ነገር ግን፣ መረጃዎቹ መፈተሽ አለባቸው። ለዚህም ነው፣ ከሌሎች መረጃዎች ጋር ይጋጫል በሚል፣ የመጀመሪያውን ጥያቄ ያነሳሁት። በአንድ በኩል፣ ‘መደበኛ ስህተት’ ይከሰታል። የመረጃ አሰባሰብና አተናተን፣ ሙያዊ መመዘኛዎችን ሁሉ ቢያሟላ እንኳ ስህተቶች እንደሚፈጠሩ ይታወቃል። ግን፣ ሳይንሱ፣ ለዚህም መፍትሄ አለው። መፍትሄውን፣ የስህተቱን መጠን መጠቆም ነው (Standard Error ይሉታል)። ለምሳሌ፣ ኤጀንሴው የአምናው የአገሪቱ የእህል ምርት፣ 236 ሚ. ኩንታል እንደሆነ ሲገልፅ፣ ከዚሁ ጋር አብሮ ‘መደበኛውን ስህተት’ ጠቁሟል። ብሳሳት ብሳሳት፣ ከአምስት ሚሊዮን ኩንታል አይበልጥም ብሏል ኤጀንሲው። በሌላ አነጋገር፣ በእርግጠኛነት ምርቱ መጠን፣ ከ231 ሚ. ኩንታል አያንስም፤ ከ241 ሚ. ኩንታል አይበልጥም” እንደማለት ነው። “በእርግጠኛነት” የምትለዋን አገላለፅ ልብ ብላችኋታል? በቃ፣ “መደበኛው ስህተት”፣ መፍትሄ አገኘ ማለት ነው። ግን፣ ሌሎች የስህተት አይነቶች አሉ – የሙያ መመዘኛዎችን ባለማሟላት ምክንያት የሚፈጠሩ ስህተቶች። ለእህል ምርት የሚውለው የመሬት ስፋት ምን ያህል እንደሆነ ለመገመት ምን ያህል አስቸጋሪና አወዛጋቢ እንደነበር ሰምታችሁ ይሆናል። ዘጠኝ ሚሊዮን ሄክታር ነው? ወይስ አስር ሚሊዮን ሄክታር? ይሄን በትክክል አለማወቅ፣ በእህል ምርት ግምት ላይ ከፍተኛ ልዩነት ያስከትላል – የ23 ሚ. ኩንታል ልዩነት። በዚያ ላይ፣ ዝርዝር መረጃ እንዲሰበስቡ የተመደቡ ሰራተኞች፣ ባለማወቅ ወይም በዳተኝነት የሚፈፅሙት ብዙ ስህተት ይኖራል። የገጠሩ፣ ዳገትና ቁልቁለቱን እየወጡና እየወረዱ፣ ከአርባ ሺህ የገበሬ ቤተሰቦች መረጃ የሚሰበስቡ፣ የማሳ ስፋት የሚመትሩ ከሦስት ሺ በላይ ሰራተኞች የሚፈፅሙት ስህተት፣ ምን ያህል ችግር እንደሚፈጥር አስቡት። የአንዱ ሰራተኛ አንዲት ስህተት፣ ትንሽ ልትመስል ትችላለች። ነገር ግን፣ የኋላ ኋላ፣ የመጨረሻው ሪፖርት ላይ፣ በሦስት መቶ የተባዛ ስህተት ነው የምናገኘው። እንዴት መሰላችሁ? መግቢያ ትኬት የገዙ ሦስት መቶ ደንበኞች የተስተናገዱበት ፊልም ቤትን አስቡ። የመግቢያ ትኬት ዋጋ፣ ሃያ ብር ነው? ወይስ ሰላሳ ብር? ይህንን ለማረጋገጥ ከሰነፍን፣ ስህተቷ፣ የአስር ብር ስህተት ልትመስለን ትችላለች። ነገር ግን፣ ፊልም ቤቱ፣ ከትኬት ሽያጭ ምን ያህል ገቢ እንዳገኘ ስናሰላ ግን፣ ልዩነቱ ይሰፋል – በ6ሺ ብር እና በ9ሺ ብር። “የአስር ብር ልዩነት ናት” ብለን በዳተኝነት የናቅናት ስህተት፣ የኋላ ኋላ “የሶስት ሺ ብር” ስህተት ልታስከትል ትችላለች። በእነዚህና በሌሎች በርካታ ችግሮች፣ የተከበበ ነው፣ መረጃ የማሰባሰብና የመተንተን ሙያ። ያው፣ በባለሙያ መረጣ፣ በስልጠና፣ በክትትል፣… ለቁጥጥርና ለማመሳከር በሚያመች አሰራር … ወዘተ፣ ችግሮችን ለማስወገድ መጣጣር የግድ ነው። ግን፣ ነገሩ ቀላል ጉዳይ አይደለም። ከኋላቀር ባህልና ከስልጣኔ ባህልም ጋር የተቆራኘ ጉዳይ ነው። ከኋላቀር ባህል ዋና ዋና ባህርያት መካከል አንዱ፣ “ለመረጃ ብዙም ክብር እና ትኩረት ያለመስጠት ዝንባሌ” ነው። ምን ማለቴ ነው? ‘ለመረጃ’ (ለእውነታ፣ ለእውቀት… ለሳይንስ) ብዙም ክብር በሌለበት ኋላቀር አገር ውስጥ፣ በአጭር ስልጠና ወይም ተቆጣጣሪ በመመደብ፣ ሁነኛ መፍትሄ ይገኛል ብሎ መገመት፣ አላዋቂነት ነው። ቢሆንም፣… ለዘለቄታው፣ ከድንዛዜ ነቅተን፣ ሳይንስን የሚያከብር ስልጡን ባህል ለማዳበር ካልጣርን በቀር፣ አስተማማኝ መፍትሄ እንደማናገኝ ባያጠራጥርም፤ እስከዚያው፣ ለጊዜው… አጫጭሮቹን ስልጣናዎችንም ሆነ የክትትልና የጥንቃቄ አሰራሮችን… እንደምንም ለመጠቀም መጣጣር ያስፈልጋል። ሙሉ ለሙሉ፣ አስተማማኝ ውጤት ባያስገኝም፤ ስህተቶችን ለመቀነስ ይረዳል። ያው፣… ከኋላቀር ባህል የሚመነጩ እነዚህ ስህተቶችን ሳንዘነጋ ነው፤ የማዕከላዊ ስታትስቲክስ ኤጀንሲ ልዩ ልዩ ሪፖርቶችን ማገናዘብ የሚኖርብን። እንዲያም ሆኖ፣ በየጊዜው አዳዲስ ስህተቶችን እስካልፈጠረ ድረስ፣ በየዓመቱ የሚያወጣቸው ሪፖርቶች ለንፅፅር ጠቃሚ ናቸው። አንደኛ፣ ለንፅፅር ስንጠቀምባቸው፣ የየአመቱ ስህተት፣ በከፊልም ቢሆን እርስ በርስ የመጣፋት እድል አለው። ሁለተኛ፣ ሌላ ምን አማራጭ አለ? ለጊዜው፣ ከኤጀንሲው ሪፖርቶች ውጭ፣ ሌላ የተሻለ አማራጭ የለም – ጭፍን ስሜትና ጭፍን ግምት ይሻላል ካላልን በቀር። እናም፣ በአስር ዓመታት ውስጥ፣ የእህል ምርት በእጥፍ አድጓል የሚለውን መረጃ በመቀበል እንጀምር። (በዓለም ደረጃ ሲታይ፣ እጅግ ዝቅተኛ መሆኑን አትርሱ። ግን፣ ለኢትዮጵያጵያ ግን፣ ታይቶ የማይታወቅ እድገት ነው።) አሁን ጥያቄው፣ ‘ይሄ አስደናቂ እድገት እንዴት ሊመጣ ቻለ?’ የሚል ነው። የመቶ ሚሊዮን ኩንታል እድገት በሰባት ዓመታት ውስጥ? ምን ተዓምር ተፈጠረ? ከዚያ በፊት የነበሩ ዓመታትን ደግሞ ተመልከቱ። በ1988 ዓ.ም፣ የአገሪቱ የእህል ምርት 94 ሚ. ኩንታል ነበር። የምርቱ መጠን፣ ለአመታት ከዚህ በላይ ብዙም ፈቅ አላለም። 1995 እና 96 ዓ.ም ድረስ፣ እድገት አልታየም። የእህልም ምርት፣ እዚያው ከ95 እስከ 100 ሚ. ኩንታል ገደማ ነው፣ ሲረግጥ የነበረው። የሕዝብ ቁጥር በየአመቱ ይጨምራል። ከአንድ እስከ ሁለት ሚሊዮን ሲጨምርና፤ የእህል ምርት ሲደነዝዝ ምን ማለት እንደሆነ ይገባችኋል። ድህነት እየተባባሰ ነበር ማለት ነው። እናም፣ ድንገት በአዲሱ ሚሌኒዬም ምን ተፈጠረና ነው፣ በአስር ዓመት ውስጥ የእህል ምርት በእጥፍ መት መቶ ሚሊዮን ኩንታል የጨመረው? የእህል መጨመሩ አይደለም ጥያቄው። ባይጨምር ኖሮ፣ ቢያንስ ቢያንስ የ30 ሚሊዮን ኩንታል እህል በእርዳታ ካልተገኘ፣ ብዙዎች በረሃብ ይሞታሉ። የጭማሪው መጠን ነው አከራካሪ ሊሆን የሚችለው። ለምን አከራካሪ ይሆናል? መስኖ ሳይስፋፋ እድገት? እንግዲህ፣ ከ97 ወዲህ የገበሬዎች ምርታማነት በእጥፍ ከጨመረ፣ በተወሰነ ደረጃ ጥሪት የማፍራት ተጨማሪ አቅም አይፈጥርላቸውም? ለምሳሌ፣ ለእርሻ፣ ለምግብ እና ለገበያ የሚጠቅሙ የቤት እንስሳትን መግዛትና ማርባት አይጀምሩም? የእርሻ አሰራራቸውን አያሻሽሉም? ለምሳሌ በመስኖ? ሁለቱም፣ በተግባር አልታዩም። መስኖ ቢስፋፋ ኖሮ፣ የዘንድሮው ድርቅ እጅጉን ፈታኝና አስጨናቂ ባልሆነ ነበር። በመስኖ ሁለት ሦስቴ በዓመት ማምረት… እየተባለ ብዙ ቢወራም፣ ያን ያህልም የመሻሻልና የመስፋፋት ፍንጭ አይታይበትም። መስኖ ተስፋፍቷል ከተባለ፣ በኢትዮጵያ ገጠሮች ሳይሆን፣ በኢቢሲ ካሜራዎችና ስቱዲዮ ውስጥ መሆን አለበት። ከዚያ ውጪ፣ በገበሬዎች እርሻ ላይ፣ ከአስር ዓመት በፊትም ወደ 170ሺ ገደማ ሄክታር ብቻ ነበር በመስኖ የሚለማው። የጫት ማሳዎች ላይ 20ሺ ሄክታር ጭማሪ የመስኖ እርሻ ከመታየቱ በቀር፣ ለውጥ አልመጣም። የአምናው የመስኖ ልማት፣ 190ሺ ሄክታር ገደማ ነው። ይህም ብቻ አይደለም። ሌሎች ጥንታዊ የእርሻ አሰራሮችም አልተለወጡም። በሬ፣ ካልተከራዩ ችግር ነው። እርሻ፣ እንደጥንቱ በበሬ የሚታረስ መሆኑ አይደለም ችግሩ። በበሬ ማረስም አስቸጋሪ እየሆነ መጥቷል። ጥንድ በሬ ካላቸው ገበሬዎች ይልቅም፣ ምንም በሬ የሌላቸው ገበሬዎች ይበዛሉ። ከአምስት ዓመት በፊት፣ በአገሪቱ ገጠሮች የነበሩት የገበሬ ቤተሰቦች ወደ 13 ሚሊዮን ገደማ ናቸው። ከእነዚህ ውስጥ 5 ሚሊዮን ያህሉ ቤተሰቦች፣ አንድም በሬ አልነበራቸውም። ዛሬስ? በቅርቡ የስታትስቲክስ ኤጀንሲ ያወጣው ሪፖርት እንደሚያመለክተው፤ ከጠቅላላ 15 ሚሊዮን ገደማ የገበሬ ቤተሰቦች መካከል፣ ሁለት በሬ ወይም ከዚያ በላይ ያላቸው፣ አምስት ሚሊዮን አይሞሉም። ምንም በሬ የሌላቸው ደግሞ፣ ስድስት ተኩል ሚሊዮን። በበሬ ማረስ፣ እንዲህ በቀላሉ የሚገኝ አልሆነም ማለት ነው። ወደ እንሰሳት ሃብት እናምራ። ከአስር ዓመት በፊት፣ በ97ዓ.ም፣ ከመቶ የገጠር ቤተሰቦች፣ ሃያዎቹ ቤተሰቦች በሬም ሆነ ላም አልነበራቸውም። ዛሬስ? ዛሬም ተመሳሳይ ነው። በ2007 ዓ.ም፣ ከመቶ የገጠር ቤተሰቦች መካከል፣ 23ቱ ቤተሰቦች፣ በሬና ላም የላቸው። በአጠቃላይ፣ ግማሽ ያህሉ የገበሬ ቤተሰብ፣ ወይ ምንም ከብት የለውም፤ አልያም ከአንድና ከሁለት በላይ ከብት የለውም።ምናልባት፣ የእነዚህ ገበሬዎች ኑሮ ባይሻሻልም፣ የሌሎች ታታሪ ገበሬዎች ኑሮ በፍጥነት እየተሻሻለ ቢሆንስ? ደግሞም፣ ኑሮ የሚለካው፣ በከብቶች ቁጥር ላይሆን ይችላል። የጠወለጉና የደከሙ፣ ደርዘን ከብቶችን ከማንጋጋት፣ አንድ ጥጃ በማደለብና፣ አንዲት በወተት የምታንበሸብሽ ላም በመንከባከብ፣ የበለጠ ገቢ ሊገኝ ይችላል። ማደለብ? ማደለብ… የሚባለው እንኳ እንርሳው። አብዛኛው ገበሬ (ማለትም ከ99% በላይ የሚሆነው ገበሬ)… ከብት የሚያረባው፣ አንድም የእርሻ በሬ ለማግኘት ነው። አልያም ለወተት ሲል ነው። ይሄ ባለፉት አስር አመታት ቅንጣት ታህል ለውጥ እንዳልታየበት፣ በየአመቱ የስታትስቲክስ ኤጀንሲ ሪፖርቶች ይመሰክራሉ። በ1997 እና በ2007 መካከል ምንም ልዩነት የለም። የሚደልቡ ከብቶች፣ 1% እንኳ አይሆኑም። እሺ። ወተትስ? የወተት ምርትም ቅንጣት አልተሻሻለም የሚል መልስ እናገኛለን – ከኤጀንሲው ሪፖርቶች። በሁለት አቅጣጫ ልናየው እንችላለን። በአማካይ ለአንድ የገጠር ነዋሪ ምን ያህል ወተት ይደርሰዋል? በዘጠኝ ቀን አንድ ሊትር ወተት። ይሄ አልተለወጠም። በአስር አመታት ውስጥ። ከአንዲት ላም ምን ያህል ወተት ያገኛሉ? ብለን መጠየቅም እንችላለን። በ97 ዓ.ም እና በ2007 ዓ.ም መካከል ብዙም ልዩነት የለውም። ትንሽ ቀንሷል። ግን በጣም ተቀራራቢ ነው። በቀን አንድ ሊትር ተኩል አይሞላም – ከአንዲት ላም የሚገኘው የወተት መጠን። በአጭሩ፣ የእርሻ በሬ ችግር፣ አልተቃለለም። የወተት ምርትም አልተሻሻለም። ምናልባት፣ ገበሬዎች “የፕሮቲን” ፍጆታቸውን ከፍ እያደረጉ ከሆነስ? ማለቴ፣ ስጋ መብላት ካዘወተረ ማለቴ ነው። ለማድረግ ነ ስለጨመረ ቢሆንስ? በ97 ዓ.ም፣ የገጠር ነዋሪዎች፣ ሶስት መቶ ሺ ገደማ ከብቶችን ለእርድ አውለዋል። በአመት፣ አንድ በሬ ለ200 ሰዎች እንደማለት ነው። በ2007 ዓ.ምስ? ያው ተመሳሳይ ነው። ለሁለት መቶ ሰዎች፣ በአመት አንድ በሬ! ለአርባ ቤተሰብ፣ በአመት የአንድ በሬ ቅርጫ እንደማለት ነው። ይህም በአስር አመታት ውስጥ አልተሻሻለም። በግና ፍየልስ? በአማካይ ከሰባት ቤተሰቦች መካከል አንዱ ብቻ ነው፣ በአመት በግ ወይም ፍየል የማረድ አቅም የነበረው። በ2007 ደግሞ፣ ከስድስት ቤተሰቦች መካከል፣ በግ ወይም ፍየል የማረድ አቅም ያለው፣ አንዱ ቤተሰብ ነው። ያው፣ ገበሬዎች ሥጋ መብላት አልጀመሩም። የ“ፕሮቲን” ፍጆታ፣ ብዙም አልተለወጠም። በዶሮ እና በእንቁላል ካላካካሰው በስተቀር! አሳዛኙ ነገር፣ ግማሽ ያህሉ የገጠር ቤተሰብ፣ ዶሮ አያረባም። ምናልባት፣ የዶሮ በሽታ እያስቸገረው ይሆናል። የዶሮ እርባታ፣ በእውቀት ካልሆነ በቀር አያዋጣም።ማዕከላዊ ስታትስቲክስ ባለስልጣን እንደሚለው ከሆነ፣ ካቻምና፣ 80 ሚሊዮን ጫጩቶች ተፈልፍለዋል። ግን 50 ሚሊዮን ያህል ዶሮዎች ደግሞ ሞተዋል። አምና፣ 90ሚ. ጫጩቶች ተፈልፍለዋል። ግን፣ 60ሚ. ዶሮዎች ሞተዋል። ለዚህም ሳይሆን አይቀርም፤ ባለፉት አስር አመታት፣ የእንቁላል ምርት ምንም አልጨመረም። የገጠሩ የሕዝብ ብዛት፣ በ15 ሚሊዮን ጨምሯል – ወደ 80 ሚሊዮን ገደማ። በአመት የሚገኘው የእንቁላል ምርት ግን 100 ሚሊዮን ገደማ ላይ ቆሟል። ከገበያ የተረፈ እንቁላል፣ ለአንድ ሰው በአመት አንድ እንቁላል ላይደርሰው ይችላል። ከ3 ሚሊዮን በላይ የሚሆኑት ቤተሰቦች፣ የአንድ በሬ ባለቤት ናቸው። ለማረስ፣ በተውሶ ወይም በኪራይ አንድ በሬ ማሟላት ይኖርባቸዋል። ሁለት በሬ ወይም ከዚያ በላይ ያላቸው የገጠር ቤተሰቦች፣ ወደ 4 ሚሊዮን ገደማ ነበሩ – የዛሬ አምስት አመት። የቤት እንሰሳት ነገርም፣ በጣም ችግር ውስጥ ስለሆነ ይመስላል መንግስት፣ አሁን ለብቻው የሚኒስቴር መስሪያቤት ያቋቋመው። (በዮሃንስ ሰ. የተጻፈ – ከአዲስ አድማስ የተወሰደ) “ጎልጉል፡ የድረገጽ ጋዜጣ የሕዝብ” እንደመሆኑ በ“የኔ ሃሳብ (Opinion)” ዓምድ ሥር የድርጅቶችና የማንኛውም ግለሰብ ነጻ ሃሳብ የሚስተናገድ ሲሆን ከአንባቢያን የሚላኩልን ጽሁፎች በጋዜጣው የአርትዖት (ኤዲቶሪያል) መመሪያ መሠረት ያለ መድልዖ በዚህ ዓምድ ሥር ይታተማሉ፡፡ ይህ በጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣ በ“የኔ ሃሳብ (Opinion)” ዓምድ የታተመ ጽሁፍ የጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣ® አቋም ሳይሆን የጸሃፊው ነው፡፡
የመንፃት በር የሚያምር መልክ ፣ ዘላቂ ፣ ተጣጣፊ መክፈቻ።ተጠቃሚው በፍላጎቱ መሰረት የአሉሚኒየም ቅይጥ ቁሳቁስ ፣ አይዝጌ ብረት ቁሳቁስ እና አውቶማቲክ ማተሚያ መሳሪያን ይመርጣል ፣ ነፍሳት እና ሌሎች ትናንሽ እንስሳት ወደ ንፁህ አውደ ጥናት እንዳይገቡ ለማድረግ ፣ በዘፈቀደ የመስኮት ዓይነት ፣ መጠን እና የበር ቀለም እና የመቆለፊያ ዓይነት መምረጥ ይችላል። ኢሜይል ይላኩልን። የምርት ዝርዝር የምርት መለያዎች የምርት መግቢያ እንደ ፓኔሉ ልዩ የተሸፈነ ሉህ የሚጠቀሙ ምርቶች የምርቱን የዝገት መቋቋም እና የቀለም መረጋጋት በእጅጉ ሊያሻሽሉ ይችላሉ;ውስጠኛው ክፍል በ B1 ደረጃ የእሳት መከላከያ ቁሳቁስ ተሞልቷል;ውጫዊ የአሉሚኒየም መገለጫ ጠርዝ ፣ ቆንጆ ፣ ለጋስ ፣ ለማጽዳት ቀላል።ለቀዶ ጥገና ክፍል በር እና ረዳት ክፍል በር, የላቦራቶሪ ወይም የዎርድ በር ተስማሚ.የባለሙያ ጋዝ መታተም የአቧራ ቅንጣቶች ወደ ንፁህ ቦታ መሄዳቸውን ያረጋግጣል። የንጹህ በር የመጫኛ ዘዴ 1. ከመካከለኛው የአሉሚኒየም ማያያዣዎች ጋር ይገናኙ, እና ከዚያ በማያያዣዎች ያስተካክሏቸው.ማያያዣዎቹ በባርኔጣዎች መዘጋት አለባቸው ፣ እና የበሩ ፍሬም ታማኝነትን እና ውበትን ለመጠበቅ በልዩ የሲሊካ ጄል መታተም እና የመትከያውን ደረጃ እና አቀባዊነት ለመጠበቅ ትኩረት ይስጡ ። 2. በእጅ ፓነል በር ፍሬም የኋላ mounted, በቀጥታ ማያያዣዎች ጋር የተገናኘ, በር ፍሬም ዙሪያ ልዩ ሲሊካ ጄል ጋር የታሸገ, ታማኝነትንም እና ውበት ለመጠበቅ, የመጫን ደረጃ እና verticality ለመጠበቅ ትኩረት መስጠት; የንጹህ ክፍል በሮች ባህሪያት 1.Door ፓነል: በር ፓነል ፍሬም የኤሌክትሪክ አሸዋ ነጭ, የፕላስቲክ የሚረጭ እና frosted አሉሚኒየም ቅይጥ ከፍተኛ-መጨረሻ በር ቁሳዊ የተሰራ ነው.የበሩን ፓነል የብረት ሳህን በከፍተኛ ትክክለኛነት በእጅ በር ፓነል የተሰራ ነው።ኮር ቁሳቁስ ወረቀት የማር ወለላ, የአሉሚኒየም ቀፎ, ፖሊዩረቴን, የሮክ ሱፍ እና የመሳሰሉት 2.Door ፍሬም: የኤሌክትሪክ አሸዋ ነጭ አጠቃቀም, የፕላስቲክ የሚረጭ, መፍጨት አሉሚኒየም ቅይጥ ከፍተኛ-መጨረሻ በር ፍሬም ቁሳዊ ምርት, አሉሚኒየም ቅይጥ ፍሬም መቆለፊያ ቀዳዳ ትክክለኛ አቀማመጥ, ምንም ክፍተት በሰደፍ መቆለፊያ አካል. 3.Others: ድርብ ዊንዶውስ እና ማንሳት መጥረጊያ ስትሪፕ ጋር ይህ ምርት, አንድ heng tong መቆለፊያ ጋር መደበኛ ቆልፍ, ደግሞ የምርት ስም ባለቤት ሊመረጥ ይችላል; 4.Specifications: መደበኛ መጠን: 800X2100, 900X2100, 1500X2100, 1800X2100, እንዲሁም የደንበኛ መስፈርቶች መሠረት ሊደረግ ይችላል.
በዕለተ ቅዳሜ ለእሑድ አጥቢያ በመንፈቀ ሌሊት ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ መቃብር ክፈቱልኝ መግነዝ ፍቱልኝ ሳይል ከመቃብር ተነሣ፤ ነቢዩ ዳዊትም ‹‹እግዚአብሔርም ከእንቅልፍ እንደሚነቃ ተነሣ›› ብሎ እንደተናገረው አምላካችን ከሙታን ተለይቶ ተነሥቶአል፡፡ ትንሣኤ ሙታንን እናከብርም ዘንድ ይገባልና ክርስቲያኖች በሙሉ ደስ ይበለን! (መዝ. ፸፯፥፷፭) በማቴዎስ ወንጌል ‹‹እነሆ ታላቅ የምድር መናወጥ ሆነ፤ የእግዚአብሔር መልአክ ከሰማይ ወርዶአልና፤ ቀርቦም በመቃብሩ አፍ ላይ ድንጋይዋን አንከባሎ በላይዋ ተቀመጠ፡፡ መልኩም እንደ መብረቅ ነጭ ነበር፡፡ እርሱንም ከመፍራት የተነሣ መቃብሩን የሚጠብቁ ታወኩ፤ እንደ በድንም ሆኑ፡፡ መልአኩም መልሶ ሴቶቹን እንዲህ አላቸው፤ ‹‹እናንተስ አትፍሩ፤ የተሰቀለውን ኢየሱስን እንደምትሹ አውቃለሁና፡፡ በዚህ የለም፤ እርሱ እንደ ተናገረው ተነሥቶአል›› ተብሎ እንደተጻፈው መድኃኒዓለም ብርሃንን ተጎናጽፎ በታላቅ ኃይልና ሥልጣን በክብር ተነሥቶአል፡፡ (ማቴ.፳፰፥፪-፮) አስቀድመው ነቢያት በትንቢት ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ አዳምን ከኃጢአት ባርነት ነጻ እንደሚያወጣውና ለሰው ልጆች ድኅነት ሲል በዕለተ ዐርብ መከራ ሥቃይ ተቀብሎ፣ በመልዕልተ መስቀል ተሰቅሎ፣ ሞቶና ተቀብሮ በሦስተኛው ዕለትም ከሙታን ተለይቶ እንደሚነሣ ተናግረው ነበር፡፡ ነቢዩ ሆሴዕ ስለ ትንሣኤ ሙታን ሲመሰክር እንዲህ ብሏል፤ ‹‹ከሁለት ቀን በኋላ ያድነናል፤ በሦስተኛው ቀን ያስነሣናል፤ በፊቱም በሕይወት እንኖራለን፡፡›› (ሆሴ. ፮፥፪) ሦስት መዓልትና ሦስት ሌሊት በከርሠ መቃብር አድሮ፣ ሙስና መቃብርን አጥፍቶ ገልጾ እንደሚነሣ በኦሪት ዘፍጥረት ላይ ‹‹ልጄ ሆይ፥ ከመሰማሪያህ (ከመቃብር) ወጣህ፡፡ እንደ አንበሳ ተኛህ፤ አንቀላፋህም፡፡ እንደ አንበሳ ደቦል የሚቀሰቅስህ የለም›› የሚል ኃይለ ቃል እናገኛለን፡፡ ‹‹የሚቀሰቅስህ የለም›› የሚለውን ኃይለ ቃል ተጽፎ ስንመለከት ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በገዛ ሥልጣኑ አስነሽ ሳይሻ ከሙታን ተለይቶ እንደ ተነሣ የሚያስረዳ ነው፡፡ ጌታችንም በራሱ ሥልጣን እንደሚነሣ እንዲህ በማለት አስተምሯል፤ ‹‹እንደ ገና አስነሣት ዘንድ እኔ ነፍሴን እሰጣለሁና ከእኔ ማንም አይወስዳትም፤ ነገር ግን እኔ በፈቃዴ እሰጣታለሁ፡፡ እኔ ላኖራት ሥልጣን አለኝ፤ መልሼ እወስዳት ዘንድ ሥልጣን አለኝና›› እንዲል፤ ይህ የሚያስረዳን ክርስቶስ ለዓለም ቤዛ ሆኖ በፈቃዱ እንደ ሞተና በሥልጣኑ እንደ ተነሣ ነው፡፡ (ዘፍ. ፵፱፥፱፣ ዮሐ. ፲፥፲፯) ጌታችን ኢየሱስ ስለ ትንሣኤው ቀድሞ ለደቀ መዝሙርቱ እንዳስተማራቸው በወንጌልም ተጽፎአል፡፡ ‹‹ሽማግሎችና የካህናት አለቆች፣ ጻፎችም የሰውን ልጅ ይነቅፉት ዘንድ ብዙ መከራም ያጸኑበት ዘንድ እንዳለው፥ እንደሚገሉትና በሦስትኛው ቀንም እንደሚነሣ ያስተምራቸው ጀምር›› እንዲል፡፡ (ማር. ፰፥፴፩) ሆኖም ግን የጌታችን ትንሣኤ በትምህርቱ የተገለጸ ቢሆንም የእርሱን ከሙታን ተለይቶ መነሣት በዐይኑ ሳያይ በእጁ ሳይዳስስ ለማመን የተቸገረ ሰው እንደነበር በመጽሐፍ ቅዱስ ተጠቅሷል፡፡ ለምሳሌ ሐዋርያው ቅዱስ ቶማስ የጌታችንን የተቸነከሩትን እጆቹንና እግሮቹን፣ በጦር የተወጋውን ጎኑን ካላየና ካልዳሰሰ የክርስቶስን መነሣት አላምን ብሎ ነበር፡፡ ከዚህም በኋላ ሐዋርያቱ በተሰበሰቡበት ዝግ ቤት ጌታችን ‹‹ሰላም ለእናንተ ይሁን›› ብሎ የተወጋውን ጎኑን አሳይቶ በክብር መነሣቱን እስከሚያረጋግጥለት ድረስ የጌታችንን ትንሣኤ ለማመን እንደተቸገረ በዮሐንስ ወንጌል ተጽፏል፡፡ (ዮሐ. ፳፥፲፱-፳፬) በአሁኑ ጊዜም የጌታችን ትንሣኤ የማያምኑ እንዳሉ እሙን ነው፤ ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ ‹‹ለዐይን በሚታየው እውነት እንዳታምኑ ማን አታለላችሁ?›› ብሎ እንደ ተናገረው ዛሬም ስለ ምሥጢረ ትንሣኤው መስማትም ሆነ መናገር የማይፈልጉ እንዲሁም የማይረዱ መናፍቃን አሉ። ሐዋርያውም ስለነዚህ ሰዎች ሲናገር በመጨረሻው ዘመን ብዙ ዘባቾች እንደሚኖሩና ‹ሰማይና ምድር ያልፋል፤ ጌታ ይመጣል፤ ትንሣኤ ሙታን ይደረጋል፤ ያላችሁት የት አለ?› እያሉ የሚክዱና የሚያስክዱ መሆናቸውን ገልጿል። ቅዱስ ጳውሎስ ስለ ትንሣኤ ሙታን ሲያስተምር እንዳፌዙበት ሁሉ ለዚህ ትውልድም የሙታን ትንሣኤ ሲነገር የሚቀልዱና የሚዘብቱ በርካቶች ናቸው። ቅዱስ ጳውሎስ የአቴና ሰዎችን ከአምልኮተ ጣዖት ወደ አምልኮተ እግዚአብሔር እንዲመለሱ፣ በጌታችን ትንሣኤ አምነው በትንሣኤው ክብርን እንዲወርሱ ቢያስተምራቸውም ብዙዎቹ ግን ድኅነትን ከመፈለግ ይልቅ ፌዝን መረጡ። (የሐዋ. ፲፯፥፴፪፣ ገላ. ፫፥፩፣ ፪ኛ ጴጥ ፫፥፩-፲፰) ጌታችን ኢየሱስ በወንጌል ‹‹ትንሣኤና ሕይወት እኔ ነኝ›› በማለት ሲያስተምርም ትምህርቱን ያልተረዱና የሐዋርያትንም ስብከት የሚያቃልሉ ብዙዎች ናቸው፡፡ በዚህም ትውልድ ስለትንሣኤ ሙታን ሲነገራቸው የማያምኑ ብዙ ሰዎች መኖራቸው የታወቀ ነው። (ዮሐ. ፲፩፥፳፭) በስሙ ላመኑ ክርስቲያኖች የጌታችንና የመድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ትንሣኤ የእነርሱም ትንሣኤ ነው፤ የጌታችን ትንሣኤ የሙታንን ሁሉ መነሣት ያረጋግጣልናል፡፡ በጌታችን ትንሣኤ ለምናምን ወይም ከሞት በኋላ ስላለ ሕይወት ተስፋ ስለምናደርግ፣ መልካም ሥራ ለምንሠራ ሰዎችም ትንሣኤ ጌታ ሲያስተምር ‹‹በመቃብር ያሉ ሁሉ ቃሉን የሚሰሙባት ጊዜ ትመጣለችና ስለዚህ አታድንቁ፡፡ መልካም የሠሩ ለሕይወት ትንሣኤ፥ ክፉ የሠሩም ለፍርድ ትንሣኤ ይነሣሉ›› ብሏል፡፡ (ዮሐ. ፭፥፳፰) ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስም የተነሣበት ዕለት መርገመ ሥጋ፣ መርገመ ነፍስ ተወግዶ፣ በአዳም የተፈረደው ፍርድ ሁሉ ተደምስሶ፣ ፍጹም ነጻነት፣ የማይለወጥ ደስታ፣ የተገኘበት ስለሆነ ፋሲካ ይባላል፡፡ እስራኤል ከግብጽ ባርነት ነጻ የወጡበትን ቀን ፋሲካ ብለውታል፤ ፋሲካ የደስታ፣ የዕርቅ፣ የሰላም፣ የድኅነት ቀን ነውና። ከዲያብሎስ ቁራኝነት ከመላቀቅ፥ ከኃጢአት ባርነት እስራት ከመፈታት የሚበልጥ ምንም ደስታ ሊኖር አይችልምና ዕለቱን ፋሲካ ብለንም እንጠራዋለን።
ልዕሊ ሓደ ዓመት ኣብ ዘቑፀረ ኵናት ኢትዮጵያ ክስታት መግሃስቲታት ሰብኣዊ መሰላት፣ኣጀማምራ እቲ ኵናት፣ሪኢቶታት ዝተፈላለዩ ኣካላትን ብዝምልከት ሮይተርስ ሰፊሕ ፍሉይ ፀብፃብ ሰሪሑ ኣሎ። ብህወሓት ዝመራሕ ሰራዊት ብቕልጡፍን ብዘይድጋፍን ናብ ናይ ፀላኢ ግዝኣት ገስጊሱ ነይሩ ይብሉ መስራቲ ህወሓት ዝነበሩ ዶክተር ኣረጋዊ በርሀ።ናብ ኣዲስ ኣበባ ቅድሚ ምእታዎምን ኣብ ዝዓለምዎ ቅድሚምብፅሖምን ተዋጋእቲ ትግራይ ንምቑራፅ ዝተቓልዑ ነይሮም።ብህወሓት ዝምርሑ ሓይልታት ናብ ክልላት ዓፋርን ኣምሓራን ክኣትው ከለው ንዕኦም ፅልኢት ናብ ዘለዎ ግዝኣት ይኣትው ስለዝነበሩ እቲ ገስጋስ ጥፍኣት ምንባሩ ዶክተር ኣረጋዊ ተንብዮም ከምዝነበሩ ይገልፁ። ኣብዚ ሕዚ እዋን ብወገን ትግራይ ነቲ ኵናት ዝመርሕዎ ዘለው ኣንፃር ደርጊ ይካይድ ኣብ ዝነበረ ኵናት ይመርሑ ዝነበሩ መራሕቲ ህወሓት እዮም።ካብኦም ሓደ ናይ ኢትዮጵያ ሰራዊት ኢታማዦር ሹም ነበር ሌተናል ጀነራል ፃድቃን ገብረትንሳኤ እዮም።ኣዛዚ ሰራዊት ዝነበሩ ጀነራል ፃድቃን ኣብ ኣካይዳ ካብ 1998 ክሳብ 2000 ኣ\ፈ ኣብ ዝተኻየደ ኵናት ኢትዮ-ኤርትራ ብዝነበረ ዘይምርድዳእ ካብ ሓላፍነቶም ወሪዶም።ናብ ዋና ከተማ ኤርትራ ክግስግሱ ድልየት ነይሩዎም።ጀነራል ፃድቃን ካብ ጥሮታ ተመሊሶም ህወሓት ኣንፃር ኣዲስ ኣበባ የካይዶ ኣብዘሎ ቓልሲ ቁልፊ መራሒ እዮም። ጀነራል ፃድቃን ነዚ ፅሑፍ እዚ ሪኢቶ ኣይሃብሉን።ቅድም ክብል ምስ ሮይተርስ ብስልኪ ኣብዘካየድዎ ቃለ ምልልስ ግን ኣብ መንጎ ዶክተር ኣብይን ህወሓትን ዕርቂ ንምፍጣር ንኣዋርሕ ከምዝፈተኑን ናይ ኤርትራ ተሳትፍሮ ግን ብረት ካብ ምልዓል ወፃኢ ካሊእ መማረፂ ከምዘይነበሮምን ገሊፆም። ‘'መንግስቲ ኢትዮጵያ ንሃገርና ንክወሩ ናይ ወፃኢ ሓይልታት ጋቢዙዎም።እቲ ዝነበረና ምርጫ ንናይ ወፃኢ ሓይልታት ወይ ንናይ ኣብይ ሓይልታት ኢድ ምሃብ እዩ ወይ ድማ እዚ ኣይኸውንን ኢልካ ኣብቲ ቃልሲ ምፅምባር እዩ።ኣነ ነዚ ዳሕረዋይ ሓሪየ’’ኢሎም። ኣብ ትግራይ ኣብ ድሕሪት ካብዘሎ ሓይሊ ካሊእ ሓላፊ ኣገልግሎት ስለያ ኢትዮጵያ ነበር ጌታቸው ኣሰፋ እዮም ብመሰረት ምስ መሪሕነት ህወሓት ርክብ ዘለዎም ክልተ ሰባት። ዓቀብቲ ሕጊ ኣቶ ጌታቸው ኣሰፋ ሓላፊ ስለያ ኣብ ዝነበርሉ እዋን ብመስቀይቲ፣ቅትለትን ካልኦት ገበናትን ኣብ ዘየለውሉ ከሲሶምዎ እዮም።ንዝቐረቡዎም ክስታት ብወግዒ መልሲ ኣይሃቡን።ኣቶ ጌታቸውን ህወሓትን ነዚ ፅሑፍ መልሲ ክህቡ ብሮይተርስ ንዝቐረቡ ሕቶታት ኣይመለሱን። መንገዲ ሕድ ሕድ ኵናት ዝጀመረ ይብሉ ዶክተር ኣረጋዊ በርሀ ገለ ካልኦት ተንተንቲ እውን ዝኣምንሉ ሪኢቶ ኣብይ ከም ብእንካ ሃባ ዝኣምን ሕፁይ ቀዳማይ ምንስቴር ኮይኖም ኣብ 2018 ኣ\ፈ ኣብ ዝወፅኡ እዋን እዩ ይብሉ።ናብ ስልጣን ምስ ደየቡ ዶክተር ኣብይ ንናይ ህወሓት ፖለቲካውን ቁጠባውን ሓይሊ ኣብ ተመሳሳሊ ግዜ ክብድሁ ድሕሪ ምውሳኖም እቲ ግጭት ዘይተርፍ እዩ ነይሩ ኢሎም ይኣምኑ ብዙሓት ተንተንቲ።ቀዳማይ ምንስቴር ኣብይ ቀልጢፎም ህወሓት ናይ ለውጢ ዕንቅፋት ብምዃን ብድሕሪት መድረኻት ስልጣን ንምሓዝ ይፍትን ኣሎ ክብሉ ከሲሶምዎ። ጠቕላሊዓቃቢ ሕጊን ምንስቴር ፍትሕን ኢትዮጵያ ጌዲዮን ቲሞትዎስ ንሮይተርስ ኣብ ዝ ሃቡዎ ቃለ ምልልስ ብመንግስቲ ዝውነን ኩባኒያ መቴክ ሓዊሱ ቅድም ክብል ምስ ናይ ህወሓት ተሓባበርቲ ሰባት ይምርሑዎ፤ነይሮም ግዙፍ ናይ መንግስቲ ኮንትራት ይወስዱ ነይሮም ይብሉ።ሸውዓተ ቢሊዮን ብር ኣበይ ከምዝኣተው ግልፂ ይኮነን ይብሉ ዋና ዓቃቢ ሕጊ ገዲዮን። ዋና ፈፃሚ ስራሕ መቴክ ነበር ትግራዋይ ሜጄር ጀነራል ክንፈ ዳኘው ኣብ ሕዳር 2018 ኣ\ፈ ተኣሲሮም ብርክት ዝበሉ ክስታት ቀሪቡዎም። ኣብ ኦስሎ መፅናዕታት ሰላምን ግጭትን ፕሮፌሰርን ህወሓት ብዝምልከቱ ጉዳያት ክኢላን ምስቲ ውድብ ጥቡቕ ርከብ ዘለዎን ዠትል ትሮንቮል ግዕዝይና ኣብ ልዕሊ ህወሓት ትኹረት ገይሩ ዝቐርብ ‘'ናይ ሓሶት ተረኽ’’እዩ ይብል።ኣብ ካልኦት ሊሂቃን ናይ ብሄር ጉጅለታት እውን ብልሽውና ኣሎ ይብል።ገለ ተጋሩ ኣብ ልዕሊ ጀነራል ክንፈ ዝቐረበ ክሲ ፖለቲካዊ እዩ ይብሉ። ብዙሓት መራሕቲ ህወሓት ብክስታት ግዕዝይና ምእሳሮም ካልኦት ናይቲ ፓርቲ ሰባት ናብ መቐለ ክሃድሙ ገይሩዎም።ናይ ክልቲኦም ወገናት ኩነታት ኣብ ግምት ብምእታው እቲ ምስሕሓብር ዘይተርፍ ነይሩ። ፌደራል መንግስቲ ብሰንኪ ኮቪድ 19 ሃገራዊ ምርጫ ምንውሑ ብምቅዋም ትግራይ ኣብ መስከረም 2020 ኣ\ፈ ምርጫ ኣካይዳ። መንግስቲ ኣብይ ሕጋዊ ኣይኮነን ኢሉ ኣዊጁ።ፓርላማ ኢትዮጵያ ናብ ትግራይ ገንዘብ ከይልኣኽ ከልኪሉ። ‘’ኣብቲ ስዓት ኵናት ዘይትረፍ ነይሩ’’ይብል ኣብ ብራስልስ ዝመደብሩ International Crisis Groupናይ ኢትዮጵያ ተንታኒ ዊሊያም ዴቪሰን።መራሕቲ ትግራይ ‘'ፌደራል መንግስቲ ኣብ ኢዱ ዘሎ ሓይሊ ተጠቒሙ ንትግራይ ከዳኽም ኢዶም ዓፃፂፎም ኮፍ ከምዘይብሉ ግልፂ ገይሮም እዮም’’ይብል ዴቪሰን። 3 ሕዳር 2020ኣ\ፈ ውግእ ተላዒሉ። ዓቀብቲ ሕጊ ፌደራል 16 ወታደራት ኢትዮጵያ ብቃለ ምሓላ ዝመስከሩዎ ንሮይተርስ ኣርእየምዎ።ሓይልታት ትግራይ ለይቲ ኣብ ዝተፈላለዩ ቦታታት ኣብ ልዕሊ ሰራዊት ኢትዮጵያ መጥቓዕቲ ከምዝፈፀሙ እቶም ወታደራት ይገልፅዎ።ሮይተርስ ንቶም ወታደራት ኣየዘራረበን ንቃለ ምስክርነቶም እውን ብነፃ ወገን ኣየረጋገፀን። ሓይልታት ትግራይ ድሕሪ እቲ መጥቓዕቲ ኣብ ዝቕፅሉ ማዕልታት ብዙሓት ግፍዕታት ፈፂሞም ክብሉ ዓቃብቲ ሕጊ ይኸሱ።ናይቲ ግጭት ጀማሪ ህወሓት እዩ ይብሉ እቶም ዓቀብቲ ሕጊ። ህወሓት ነቲ ስጉምቲ ዝወሰድኩ ሓይልታት ፌደራል መጥቓዕቲ ንምፍናው ቦታት ንምሓዝ ይንቀሳቀሱ ስለዝነበሩ እዩ ይብል። ‘’ሓይልታት ፌደራል ኣብ ወሰና ወሰን ትግራይ ይተኣኻኸቡ ነይሮም’’ኢሎም መራሒ ህወሓት ደብረፅዮን ገብረሚካኤል ኣብ ሓምለ ንሮይተርስ ኣብ ዝሃቡዎ ቃለ ምልልስ።ህወሓት መብዛሕቲኡ ንወታደራት ኢትዮጵያ ብሰላም ዕጥቖም ከፍትሖም እዩ ፈቲኑ ከምኡ እውን እዩ ገይሩ ቶኽሲ ኣይነበረን ኢሎም ዶክተር ደብረፅዮን።’’ዓርሰ ምክልኻል እዩ’’ኢሎም ብምውሳኽ።ሮይተርስ ብዛዕባ ዝቐረቡ ሰነዳትን ቃል ምስክርነትን ዘቕርቦም ሕቶታት ህወሓት ኣይመለሰን። ውግእ ምስ ተጀመረ ሓይልታት ፌደራል ንቁልፊ ከተማታት ትግራይ ተቖፃፂሮም ንብዙሓት መራሕቲ ህወሓት ቀቲሎም ወይም ሒዞም።ግን ኣብ ውሽጢ ኣዋርሕ ሰራዊት ፌደራል ከቢድ ስዕረት ከጋጥሞ ጀሚሩ።ኣብ መወዳእታ ሰነን መጀመሪያ ሓምለን ካብ ትግራይ ወፂኡ።ቀዳማይ ምንስቴር በይናዊ ቶኽሲ ጠጠው ናይ ምባል ስጉምቲ ኣዊጆም። ኣብ መላእ ትግራይ ኣማእቲ መናእሰይ ደቂ ተባዕቲዮን ደቂ ኣንስትዮን ትግራይ ናብ ሰራዊት ትግራይ ክፅንበሩ ጋዜጠኛ ሮይተርስ ኣብ ሓምለ ተዓዚቡ።ሓይልታት ትግራይ ናብ ደቡብን ምብራቕን ብምድፋእ ንክልላት ኣምሓራን ዓፋርን ተቖፃፂሮም።ኣብቲ እዋን ዕላምኦም ንዕፅዋ ንምኽፋት እዩ ኢሎም፤ረድኤት ከይኣቲ ዝኸልከለ መንግስቲ ኣዲስ ኣበባ ስቪላት ኣንፃር ገስጋስ ህወሓት ክከላኸሉ ፀዊዑ። ሓይልታት ትግራይ ኣብ ሕዳር ትሕቲ ክልተ ምእቲ ኪሎ ሜትር ናብ ኣዲስ ኣበባ ተፀጊዖም ነይሮም።ብዙሓት ሃገራት ዜጋታቶም ክውፅኡ ኣዚዞም።መንግስቲ ቀዳማይ ምንስቴር ኣብይ ህፁፅ ግዜ ኣዊጁ። ሓይልታት ትግራይ ናብ ድሕሪት ተመሊሶም።ነቲ ኵናት ባዕሎም ክመርሑዎ ናብ ዓውዲ ኵናት ብምውፋር ቀዳማይ ምንስቴር ኣብይ ብድሮናትን ሓደሽቲ ኣሽሓት ምልምላትን ተሰኒዮም ዓብይ መጥቓዕቲ ፈኒዮም።
ዶ/ር ሐሰን ሰዒድ የቅድመ ዘመን አርኪዮሎጂስት ናቸው፡፡ ላለፉት 15 ዓመታት በሙዚየም ኃላፊነት እያገለገሉ ናቸው፡፡ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በአርኪዮሎጂና ቅርስ አስተዳደር ክፍለ ትምህርት የሙዚየም ሳይንስን ያስተምራሉ፡፡ በኢትዮጵያ ጥናትና ምርምር ተቋምም የሙዚየም በኩሬተርት ያገለግላሉ፡፡ የኢትዮጵያ አርኪዮሎጂ ባለሙያዎች ማኅበር ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባልም ናቸው፡፡ የከፋውን የቡና ሙዚየም በማቋቋም ይጠቀሳሉ፡፡ ብሔራዊ የቤተ መንግሥት ወደ ሙዚየም እንዲቀየር እየተደረገ ባለው ጥረት በግብረ ኃይሉ ውስጥ ሠርተዋል፡፡ በሙዚየምና ቅርስ ዙሪያ በመንቀሳቀስ ላይ የሚገኙት ዶ/ር ሐሰን ቀደም ሲል የአርኪዮሎጂ እንግሊዝኛ አማርኛ መዝገበ ቃላት ያዘጋጁ ሲሆን፣ በቅርቡ ደግሞ ‹‹እስላማዊ ቅርሶች ዓይነትና ስርጭት ከሰሜን ሸዋ እስከ ደቡብ ወሎ›› በሚል ርዕስ ከአቶ ሐሰን ሙሐመድ ጋር አዘጋጅተው ለኅትመት አብቅተዋል፡፡ በመጽሐፉና በተያያዥ ጉዳዮች ዙሪያ ሔኖክ ያሬድ ዶ/ር ሐሰንን አነጋግሯቸዋል፡፡ ሪፖርተር፡‑ ቅርሶችን የተመለከተው መጽሐፍ የማዘጋጀት መነሻችሁ ምንድን ነው? ዶ/ር ሐሰን፡‑ በኢትዮጵያ ሚሌኒየም ብሔራዊ ሴክሬታሪያት ውስጥ ቅርስን እንወክል በተባለበትና በምክትል ዳይሬክተርነት ተመድቤ በምሠራበት ጊዜ በአገራችን የቅርስ አፈላለግ፣ አስተዳደርና ልማት ላይ ፍንትው ብለው የሚታዩ ክፍተቶች ነበሩ፡፡ የኢትዮጵያን ብዝኃነት ባማከለ ሁኔታ የሚሠራ ሳይሆን ወደ አንድ ወገን ያጋደለ ነበር፡፡ አገር በቀል የእምነት ሥርዓትን አንሰበስብም፣ የቤተ እስራኤልን፣ የሙስሊሙን ቅርሶች አንሰበስብም ለልማት የምናደርገው ጥረት ደካማ ነበር፡፡ በቱሪዝም ረገድ የሰሜን መስመር ከሚባለው በስተቀር ወደ ምሥራቅ፣ ወደ ደቡብ አልሄደ፣ ይኼ ክፍተት ትንሽ ጠገነንና ምን አስተዋጽኦ እናድርግ ብለን ተነሳን፡፡ ለኢትዮጵያ ሚሌኒየም የምንቆየው አንድ ዓመት ተኩል ቢሆንም ክፍተቱንም ማሳየት አንድ ነገር ነው ብለን አንድ ፕሮጀክት ቀርጸን፣ ፕሮጀክቱን አማራጭ የቱሪስት መዳረሻዎችን ለማመላከት አልንና በሰሜን ሸዋና በደቡብ ወሎ ያሉትን ነገሮች መረጥን፡፡ አመራረጣችንም ለአዲስ አበባ ቅርበት ያላቸውና በውሎ ገባ መመለስ የሚቻልበት አጋጣሚ ስላላቸው ነው፡፡ ሁለተኛ የሰሜን ሸዋ ከደቡብ ወሎ አካባቢ በጥንት ጊዜ ወደ ቀይ ባሕር የሚሄደው የምሥራቅ የንግድ መስመር አንኮበር፣ አልዩ አምባ ጫፍ ይዞ ይገኛል፡፡ በብሔረሰቦች ደረጃም ኦሮሞ፣ አማራ፣ አርጎባ፣ አፋር በአንድነት በገበያ፣ በበዓል፣ በጋብቻ የሚገናኙበት ትልቅ ማዕከል ነው፡፡ ከሃይማኖት አኳያም የቤተ እስራኤል ትልቁ ክንፍ ያለው በሰሜን ሸዋ ነው፡፡ ክርስትናና እስልምና ያሉበት እንዲያውም ለ200 ዓመት የእስልምና ሱልጣኔት አስተዳደር ያለበት ነበር፡፡ እነዚህ አንኳር ነጥቦች ምክንያት ሆነው ደረጃውን የጠበቀ ሰነድ እንሥራ ብለን መነሳታችን ይህ መጽሐፍ እንዲወለድ ምክንያት ሆኗል፡፡ በዚህ በኩል ያለውን ክፍተት ይሞላል፡፡ ጥናቱና ስነዳው ስምንት ዓመት ወስዷል፡፡ የኅትመት ገንዘብ አጥተን የቆየ ቢሆንም አሁን ግን የአርጎባ ልዩ ወረዳ አስተዳደር፣ አብዛኛው መጽሐፉ ውስጥ ያሉት ቅርሶች የሚያስተዋውቁት፣ አካባቢዬን ነው በማለት በአጋርነት (ስፖንሰርነት) እንዲታተም አድርጎታል፡፡ ሪፖርተር፡‑ የመጽሐፉ ይዘት ምንድን ነው? ዶ/ር ሐሰን፡‑ በመጽሐፉ ውስጥ ለማሳየት የፈለግነው አንዱ የእስላማዊ ቅርስ ምንነት ነው፡፡ አንዳንዱ እስላማዊ ቅርስ ምን ማለት ነው? ብሎ ይጠይቃል፤ ለምንስ የእስላም የክርስቲያን ይባላል፡፡ ቅርስ ቅርስ ነው እንጂ ይላል፡፡ የበለጠ ቀርበን እንድናጠናው፣ እንድናውቀውና እንድንጠብቀው ለይተን እናጠናለን፡፡ ለምሳሌ በዩኒቨርሲቲ ውስጥ ባይብል ከለር አርኪዮሎጂ የሚባል አለ፡፡ ዓላማው በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ የተተረኩት ታሪኮች እውን ነበሩ? ተብሎ የሚጠናበት ነው፡፡ ኢያሪኮን በከተማነት፣ ኢየሱስ ክርስቶስ ተቸነከረበት የተባለውን ምስማር፣ እንጨት ማግኘት፣ ወዘተ የሚመረምር መጽሐፍ ቅዱሳዊ አርኪዮሎጂ ተፈጥሯል፡፡ በተመሳሳይ መልኩም እስላማዊ አርኪዮሎጂ ተፈጥሯል፡፡ ይህን ወደ አገራችን ስናመጣ እስላማዊ አርኪዮሎጂ፣ ቅርስ ለማለት ሰው የሚፈራው አገራዊ አይደለም ወይ በማለት ነው፡፡ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን በተግባር ላይ ያሉ 44 ሙዚየሞች አሉ፡፡ ይዘታቸውም ከቤተክርስቲያን ጋር የተያያዙ ናቸው፡፡ የአገር ቅርስም ናቸው፡፡ እንዲሁም በእስላማዊ ቅርስ ረገድ በኢትዮጵያ ውስጥ ከሰባተኛው ክፍለ ዘመን ጀምሮ በነበረው ሒደት ምን ቅርስ አፍርቷል? ከሥነ ሕንፃ፣ ከሥነ ጽሑፍ፣ ከአዋቂዎች (ኡላማዎች) አንፃር እነማን ተነስተዋል የሚለውን ጉዳይ ለማሳየት መጽሐፉ ይሞክራል፡፡ መጽሐፉ በውስን መልክአ ምድር ሰሜን ሸዋና ደቡብ ወሎ ላይ ያተኩራል፡፡ የእስላማዊ ቅርሶች ብያኔን ከማስፈር ባለፈ፣ በየዘርፉ መድበናል፡፡ እስላማዊ መንደሮች የሚመሠረቱበትን መልክ ከሌሎች ጋር በማነፃፀር ሠርተናል፡፡ እስልምና ከእምነት ባለፈ የሕይወት የአኗኗር ስልት ዘይቤ ነው፡፡ ሃይማኖቱ በሚፈቅደው መልክ መኖር ማለት ነው፡፡ በአርኪዮሎጂ የቤቶችን ክብነት ወይም ሌላው ዓይነት እናገኛለን፡፡ በመንደር፣ በመስጊድ፣ በእስላማዊ ሥነ ጽሑፍ በአጀቢ ጽሕፈት (ቋንቋው አማርኛና ሌላ የአገር ቋንቋ ሆኖ ፊደሉ ዐረቢኛ ሆኖ ሥነ ፈለክ፣ ቁጥር፣ ሕክምና፣ ወዘተ ይዘት ያላቸው የያዘ)፣ የዑላማዎች አስተዋጽኦ (በእግራቸው በሱዳን በኩል ግብፅና የመን ሄደው ተምረው የተመለሱ፣ በቃልና በኪታብ ሲያስተምሩ የኖሩት) ይህ ሁሉ የኢትዮጵያ ታሪክ ነው፡፡ መሠረታዊ የሚባሉትን የእስላማዊ ቅርሶችን በየዘርፉ የተሰነደበት መጽሐፍ ነው፡፡ እስላማዊ ሥነ ጽሑፎች፣ ግጥሞች፣ መንዙማዎችና ውዳሴዎች ባለመፈለጋቸው፣ ባለመሰብሰባቸውና ባለመጠናታቸው ስንኳን ስለሀገር ሥነ ጥበብ ያበረከቱትን ለመለየት ቀርቶ ለዛና ጣዕማቸውን ለማጣጣም አልታደልንም፡፡ ከዚህ ሌላ እስላማዊ ቅርሶች በውስጣቸው ቀርቅበው የያዟቸውን ቁም ነገሮች ባለማየታችን አያሌ የታሪክ መረጃዎች ተደብቀው እንዲቀሩ ፈርደንባቸዋል፡፡ ሪፖርተር፡‑ ኢትዮጵያ በዩኔስኮ ሦስተኛውን የማይዳሰስ ቅርሷን የገዳ ሥርዓት አስመዝግባለች፡፡ ከሃይማኖታዊና ባህላዊ ቅርሶች አኳያ ለማስመዝገብ ብዙ ሥራ እንዳልተሠራ ይነገራል፡፡ ዶ/ር ሐሰን፡‑ በአገሪቱ በቤተእስራኤልም፣ በክርስትናም፣ በእስልምናም ብዙ መንፈሳዊ ቅርሶች አሉ፡፡ የመውሊድ በዓል ገታ ላይ የሚከበረው ዠማ ንጉሥ ሳምንት ድረስ የሚዘልቀው ልዩ ነው፡፡ በመርካቶ 24 ሰዓት ሳምቡሳ እየተበላ ጫትም ኖሮ የበዓሉ መገለጫ መንዙማው ልዩ ድባብ አለው፡፡ በዓለም ቅርስነት ማስመዝገቡ ቆይቶ በአገር ደረጃ ለምን እንዲሰነድ አይደረግም? ሁሉንም የሚወክል የቅርስ አሰባሰብ ያስፈልጋል፡፡ ሙዚየሙ የተቋቋመለትን ዓላማ ግቡን ይመታ ዘንድ በቅርስ አሰባሰብ ላይ ፖሊሲ ሊኖር ይገባል፡፡ ውክልናውን ማስጠበቀ ይገባል፡፡ የሁሉንም ማቀፍ አለበት፡፡ ሪፖርተር፡‑ ቅርስ ባለሥልጣን የቅርስ ማስመዝገብ ጥያቄ ሲቀርብለት ነው የሚንቀሳቀሰው ይባላል? ዶ/ር ሐሰን፡‑ አሠራሩ ጥያቄ ሲቀርብለት ብቻ መሆን የለበትም፡፡ ብሔራዊ ተቋሙ በወካይነት ሊቀመጡ የሚችሉ ቅርሶችን አስቦና ተጨንቆ የመመዝገብ የማስተባበር ሥራ መሥራት አለበት፡፡ ለሙስሊሙ ዓለም ልናበረክት የምንችለው ነጋሽ ላይ ቅርስ አለ፡፡ ድሬ ሼህ ሁሴን ለዩኔስኮ የዕጩነት (ኖሚኔሽን) ፋይል ቀርቦ እንዴት ስምንት ዓመት ይፈጃል፡፡ ዛሬ ስለርሱ የሚያነሳ የለም፡፡ ወረዳም ሆነ ዞን ተነስቶ ቅርስ አስመዘግባለሁ ይላል፡፡ ማነው የሚያደርገው? አገር ነው የሚጠይቀው አገር ሲጠይቅ ግን ተዘጋጅቶ ነው፡፡ ኢትዮጵያን ሊያስተዋውቁ ብዝኃነቷን ሊያሳዩ የሚችሉ ቅርሶች ማስመዝገብ ያለበት ይኼ ተቋም ነው፡፡ በሌላ በኩል በዩኔስኮ ቅርስን ማስመዝገብ ተጨማሪ ኃላፊነትን መውሰድ ማለት ነው፡፡ አክሱምን ተመልከት ባለው አያያዝ በአደጋ ላይ ያለ ቅርስ ወደሚባለው መዝገብ ውስጥ ሊገባ ነው፡፡ ተቋማዊ ብቃትን ሳናጠናክር ሕጋዊ መስመርን ሳናሲዝ ማስመዝገብ ጥያቄ ውስጥ ያስገባል፡፡ ሪፖርተር፡‑ ከእስላማዊ ቅርሶች ጋር የተያያዘ ዕውቀት ያለው ባለሙያ አለ? ዶ/ር ሐሰን፡‑ በብሔራዊ ቤተ መጻሕፍትም (ወመዘክር) ሆነ በቅርስ ተቋም እንደሌለ ነው የማውቀው፡፡ በዓረቢኛ የተጻፉት የክርስትና ይሁን የእስልምና ጽሑፎች መሆናቸውን የሚለይ የለም፡፡ ስለዚህ ይህ ብሔራዊ ተቋም እስላማዊ ቅርሶችን መሰብሰብ ግዴታዬ ነው እንዲህ ዓይነት ባለሙያ ላፍራ ማለት የለበትም?! ሪፖርተር፡‑ የአገሪቱን ምልዐተ ቅርሶች በስፋት እንዲታወቁ እንዲጠበቁ ለማድረግ በባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር ሥር የተቋቋመው የቅርስ ጥናትና ጥበቃ ባለሥልጣን ኃላፊነት እምን ድረስ ነው? ዶ/ር ሐሰን፡‑ ተቋሙ ባደረጃጀት ችግሮች ያሉበት ነው፡፡ የመጀመሪያው የቅርስ ተቋም በ1936 ዓ.ም. የተቋቋመው ብሔራዊ ሙዚየም ነው፡፡ ባለሥልጣኑ ብሔራዊ ሙዚየሙን አፈረሰው፡፡ ከዚህ ቀደም ከአሠርታት በፊት ሙዚየም እንዲያድግ አይፈለግም ነበር፡፡ ለምን ሌሎች ዲፓርትመንቶች ሙዚየሙ ገኖ ከወጣ ዝቅ ይላሉ፡፡ ያ ገጽታ (ስታተስ) እንዳይኖር ሙዚየሙ ከነርሱ ጋር እኩል እንዲራመድ ገድበውት ቆዩ፡፡ ይባሱኑም ገደሉት፡፡ በአሁን ጊዜ በሕግ አቋም ‹‹የኢትዮጵያ ብሔራዊ ሙዚየም›› ተብሎ የሚጠራ ተቋም የለም፡፡ እንዲያውም የቅርስ ባለሥልጣኑ የፌዴራል ፖለቲካዊ አደረጃጀቱንኳ ከግምት ያላስገባ ነው፡፡ የቅርስ ጥናትና ጥበቃ ቅርንጫፎች በየክልሉ አሉ እንዴ? ሁለተኛ ባለሥልጣኑ አሁን የሚመራበት አዋጅ መታየት ያለበት ነው፡፡ ይህም የምልበት አንዱ ማሳያ በአዋጁ ቅርስ ጥናትና ጥበቃን የሚመራ የመማክርት ምክር ቤት ይመሠረታል እንጂ ቅርንጫፍ አቋቁሞ ሥራውን ይመራል የሚል የለውም፡፡ ከክልል ጋር የሚሠራው በመግባባት እንጂ የሕግ አስገዳጅ ነገር የለውም፡፡ ስለዚህ ከአደረጃጀትም ከሥልጣንም አንፃር ትልቅ ችግር አለበት፤ ከባጀትም አንፃር ውስን ነው፡፡ አገሪቱ በአሁን ጊዜ ሰፊ መሠረተ ልማት እያከናወነች ግዙፍ ተቋማት በየአካባቢው እየተንቀሳቀሱ ነው፡፡ እነዚህም በቅርሶች ላይ የሚያሳድሩት ተጽእኖ ይኖራል፡፡ መረጃዎች እንደሚያሳዩት ከክልሎች 27 ጥያቄዎች መጥተውለታል፡፡ አብዛኛው ከቤተክርስቲያን ‹‹ጠግንልን›› ብለው ላኩ፡፡ በጀቱና ፍላጎቱ ቢኖረውም ያሉት ባለሙያዎች ሰባት ናቸው፡፡ መሥሪያ ቤቱ መሥራት ያለበት ሬጉላቶሪ የሱፐርቪዥን ሥራ እንጂ ኦፕሬሽን ላይ አይችልም፡፡ ይህ ዝበት ስላለ ነው የቅርስ ጥናትና ጥበቃ ሥራችን የቆመው፡፡ ሁለተኛ ነገር በሌላው አገር ምርምር የሚሠራው መጀመሪያ በራሷ የሰው ኃይል ነው፡፡ ያለውን ዕምቅ ሀብት ማወቅ ይገባል፡፡ ይህ ባለመታወቁ የምርምር አካሄዳችን ተጣርሷል፡፡ ከውጭ ተመራማሪዎች ጋር ተቧድኖ የሚሠራው ምርምር በተወሰነ አካባቢ ሆኗል፡፡ ምርምሩን የሚተልሙት የውጭ አጥኚዎች እንጂ በእኛ ተቋማት አይደለም፡፡ ተቋማዊ ተክለ ሰውነቱ ራሱ ልዩ ነው፡፡ ላቦራቶሪ ለመሆን ቴክኒሻኖች ማፍራት፣ ቴክኖሎጂ ማስገባት አለብህ፡፡ ቢያንስ ቻርኮል እዚህ ዘመኑ መለየት (ዴት) መቻል አለበት፡፡ የብራና መጻሕፍት፣ አይቮሪ፣ ቴክስታይል፣ ወዘተ መጠገን መቻል አለብህ፡፡ አሁን ጽሕፈት ቤትና ግምጃ ቤት (ስቶር) ነው የሆነው፡፡ ስለዚህ አካሄዳችንም አሠራራችንም ትንሽ የጎደለው ነገር አለ፡፡ ሪፖርተር፡‑ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት አካሄድስ? ዶ/ር ሐሰን፡‑ በኒዮሌቲክ፣ በብረት ዘመን፣ በቅድመ ታሪክ አርኪዮሎጂ ሰው የለንም፡፡ ዩኒቨርሲቲዎቻችን የሚሰጡን ሥርዓተ ትምህርት አንድ ዓይነት ነው፡፡ ዶ/ር ካሳዬ የዛሬ አሥር ዓመት የቀረፀውን ሥርዓተ ትምህርት ፎቶ ኮፒ እያደረግን እንደጨረር በአዳዲስ ዩኒቨርሲቲዎች ሁሉ ያቺኑ ነው የምናስተምረው፡፡ የወጡት ልጆች ግን ሁሉን ነገር ያሟላሉ? ራሳቸውን ችለው የመስክ ምርምር ማድረግ የሚችሉ ናቸው? ስፔሻላይዜሽን እንኳ የለንም፡፡ ሐዋሳ ቅድመ ታሪክ አርኪዮሎጂን ከሚያስብ ኢትኖ አርኪዮሎጂን ለምን አያስተምርም፡፡ የብሔር ብሔረሰቦች አካባቢ ነውና ከ50 በላይ ብሔረሰቦች ይሠራል፡፡ በአፋርስ እንደ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ለምን ተመሳሳይ ትምህርት ያስተምራል፡፡ ፊዚካል አርኪዮሎጂ እያለለት፡፡ አክሱምስ እንደማንኛውም ቅርስ ማስተማር አለበት? አኩሱሞሎጂ ነው ነጥሮ መውጣት ያለበት፡፡ ስለዚህ ዩኒቨርሲቲዎቻችን ሌላ ቀርቶ ስፔሻላይዜሽን እንኳን አይሞክሩም፡፡ እስቲ ቆም ብለን እንመልከት፡፡ በአሥር ዓመት ውስጥ እያፈራን ያለነው የአገሪቱ ፍላጎት ላይ ተመሥርተን ነው? ከዐሥር ዓመት በፊት የቀረፅነው ሥርዓተ ትምህርት ዛሬም ሊያገለግለን ይገባል? ለምን አናሻሽለውም፡፡ ለዚህ ነገር ተነሳሽነቱን መውሰድ ያለበት ቅርስ ጥናትና ጥበቃ ባለሥልጣን ነው፡፡ የሰው ኃይል የሚፈልገው ከዩኒቨርሲቲ በመሆኑ የሚፈልገውን እያገኘ ነው ወይ? ይህን ዞር ብሎ ማየት ያስፈልጋል፡፡ መወቀስ ካለም ባለሥልጣኑ ብቻ ሳይሆን የአርኪዮሎጂና ሙዚየም ባለሙያዎች ማኅበራትም ጭምር ናቸው፡፡ ማኅበራት ያለውን ክፍተት ለመሙላት ምን ያህል ተንቀሳቅሰዋል? ለመንግሥትም ሆነ ለተቋም ምን ያሳየነው ነገር አለ? አቅጣጫ ለማሳየት በቁርጠኝነት ምን ያህል ሄደናል? ሪፖርተር፡‑ ምን መደረግ አለበት? ዶ/ር ሐሰን፡‑ ከአርኪዮሎጂ አንፃር ሥርዓተ ትምህርታችንን መፈተሽ አለብን፡፡ የትኛው ዩኒቨርሲቲ አንፃራዊ ጠቀሜታ አለውና በየትኛው ነገር ስፔሻላይዝ ያድርግ ማለት አለብን፡፡ ሁለተኛ አዳዲስ የሚወጡ ተመራቂዎች መተማመን ኖሯቸው ወደየምርምር ቦታዎች ራሳቸውን ችለው እንዲሄዱ ማድረግ፣ 19 ኢንተርናሽናል የምርምር አካሎች እዚህ ሲንቀሳቀሱ ከእኛ ፈቃድ አግኝተው ነው፡፡ በፈቃዱ ፎርማት ላይ በአጭር በመካከለኛና በረዥም ጊዜ የአቅም ግንባታ ለተቋሙ ለማድረግ ፈቅደን ፈርመናል ይላል፡፡ ምን ያህል ተጠቅመንበታል፡፡ ወጣቱን ልከን አቅማቸውን የሚያሳድጉበት መንገድ ለምን አንፈጥርም፡፡ የሚመጡ ሰዎች የየዘርፉ ኃላፊዎች በበጀት፣ በሥርዓተ ትምህርት የሚያዙ ናቸው፡፡ አላደረግንም፡፡ ለምንድን ነው ያላደረግነው፡፡ ተቋማዊ ርዕይ ኖሮት የሚመጣ የለም፡፡ ስለዚህ እኛ የፈረንጆች አገልጋይ ሆነን ነው እንጂ የምንመለሰው፣ ራሳችንን ችለን በራስ መተማመን ቦታ እንዲኖረን አያደርግም፡፡ ርግጥ ራሳቸውን ችለው የሚሠሩ አሉ፡፡ ጥቂት እነ ዶ/ር ዘርዐ ሠናይ፣ ዶ/ር ዮሐንስ ኃይለሥላሴ ዶ/ር ዮናስና ስለሺ አሉ፡፡ ስለዚህ የእኛ ተቋም ርዕይ ሊኖረው ይገባል፡፡ እንግዲህ ሱፐርቪዥን፣ ቁጥጥር፣ አመራር ላይ የሰው ኃይል ሥልጠና ስትራቴጂ ላይ ራሴን ላድርግ ማለት አለበት፡፡ ­
የኢትዮጳጵያ ህዝብ በጠቅላላ በተለይ ደግሞ የኦሮሞ ህዝብ ለዘመናት ታፍኖ ነበር። እንደብዛታችን መጠን በሚገባን ቋንቋ ሚድያ አላገኘንም ነበር። ESAT በከፈተው በር OMN ተከትሎ ለኦሮሞ ህዝብ ድምፅ መሆኑ በኦሮሚያ ለመብቱ የሚሞት ትውልድ ከጫፍ እስከ ጫፍ እንዲፈጠር የጎላ አስተዋፆ አበርክቷል። ይህ ብቻ አይደለም፥ ሲነሳ አብሮ የሚነሳ፥ ሲረጋ አብሮ የሚረጋ የመደማመጥ ባህልን ያዳበረህ ትውልድ ተፈጥሯል። በተጨማሪም ጥያቄውን በሰለጠነና በሰላማዊ መንገድ እያቀረበ ስርዓቱን ማሽመድመድ የሚችል አቅም ፈጥሯል። በግፍ እየሞቱ እንኳን ወደ በቀል ውስጥ አልገቡም። በጅምላ ተገድለው በጅምላ እየተቀበሩ እንኳን ወደ አመፅ አልገቡም። ይህ ሰላማዊ ትግላቸው ነው ኦህዴድ ውስጥ ከህዝብ ጎን የሚቆሙ ታጋዮችን (የለውጥ አራማጆችን) ሊያፈራ የቻለው። የተቃውሞ እንቅስቃሴ ነጥብ ያስቆጠረበት ቁልፍ ቦታ ቢኖር ይኸው ነው። የኢህአዴግ ካድሬዎችን ገልብጦ የህዝብ ትግል ውስጥ የከተተ እንቅስቃሴ ዋንኛው የህዝቡ ድል ነው። ለማ መገርሳ፥ ዶ/ር አብይ፥ገዱ አንዳርጋቸው እና ሌሎችም በዚህ መንገድ የተወለዱ የለውጥ አራማጆች ስለሆኑ ብቻ ነው ዛሬ የደረስንበት ደረጃ ላይ ልንደርስ የቻልነው። እነዚህ ሰዎች የኢህአዴግ ከፍተኛ ካድሬዎችና መሪዎች መሆናቸው፥ እንዲህውም ለህይወታቸውና ስልጣናቸው ሳይሰስቱ፥ ደፍረው መውጣታቸው፥ ኢህአዴግ ውስጥ የለውጥ እንቅስቃሴ እንዲቀጣጠ ምክንያት ሆነዋል። ህወሓት ለወትሮ ለስልጣኔ ጠንቅ ናቸው በምትላቸው ዜጎች ላይ የምትወስደው የጉልበት እርምጃ በእነዚህ ሰዎች ላይ መተግበትርና መመንጠር ያልቻለችው፥ ያን ብታደርግ ኢህአዴግን ራሱን ማፍረስ ስለሆነባት ነው። እንጂማ እነዚህ ሰዎች በተቃዋሚ ቦታ ቢሆኑ ኖሮ ይሄኔ ከሌሎች አኩዮቻቸው ጋር በየወህኒ ቤቱ ታጉረው ነበር፥ ህይወትም በተለመደው ዑደት በቀጠለች ነበር። የኛም ጥያቄ እሰረኞች ይፈቱ ከማለት ስንዝር ባልተራመደ ነበር። ይህንን ነው ብዙዎቻችን በቅጡ መረዳት ያቃተን። እነ ለማ ተሟሙተው እዚህ የደረሱት ኢህአዴግ ውስጥ ስለሆኑ ብቻና ብቻ ነው። በአቅምም ቢባል በእውቀት ወይም በተነሳሽነት እስከዛሬ በተናጠል እየታገለ ሲታጎር የኖረው ተቃዋሚ ከነሱ የሚያንስና የተለየ ሆኖ አይደለም። ኢህአዴግ ልትደፍራቸው ባለመቻሏ ብቻ ነው። ከሁሉም በላይ በተለይ ለማና አብይ በድህንነት መስሪያ ቤት ውስጥ ሲሰሩ የነበሩ መሆናቸው፥ በኦሮሚያ የተዘረጋውን የደህንነት መዋቅር ሙሉ በሙሉ እንደኔትዎርክ ለመጠቀም ችለዋል። ይህንን ህወሓት መስበር አትችልም። ልሞክር ብትልም ኢህአዴግ ይናጋል። እነ አባይ ፀሃዬ ትግራይ ሄደው “ዋላ ኢህአዴግ ይበተን” ያሉት ከዚህ ተነስተው ነው። የራሳቸውን እግር ገዝግዞ መጣል ሆነባቸው። አሁንም ከፊታቸው ይነበባል፥ ሽንፈታቸውን አምነው መቀበል እና የተጀመረውን የለውጥ እንቅስቃሴ በበጎ መልኩ ማየት አልፈለጉም። በሌላ በኩል ደግሞ ተቃዋሚ ነኝ የሚል የዞረበት ክፍል አለ። ለማና አብይ እንዲህውም ገዱ ከነቡድናቸው የወጡት በብሔር ፖለቲካ ከተዋቀረ ድርጅት ነው። ዕድሜ ልካቸውን ሲያቀነቅኑት የነበረ ብሔርተኝነት ፈፅሞ ሊጥሉት አይቻላቸውም። ቢጥሉት የራሳቸው ህዝብ እንደሚናሳባቸውም ጠንቅቀው ያውቃሉ። እንደዚህውም ደግሞ የብሔር ፖለቲካ አደገኛነቱን በክልሎች መካከልና ውስጥ በተከሰቱ “ብሔርን” መሰረት ያደረጉ ግጭቶች አይተዋል። በተለይ በሶማሊያና በኦሮሚያ መካከል የተከሰተው ማንንም ቢሆን ያስደነብራል። ወዴት እያመራን እንደነበር በደንብ አድርጎ አሳይቷቸዋል። ከዛ ጎዳና መውጣት እንደሚያስፈልግ ያውቃሉ። ትኩረታቸውም የሆነው ያ ነው። ያን ለማድረግ በዘዴ፥ ቀስ በቀስ በተቃራኒ ቦታ የቆሙትን ኃይሎች ግምት ውስጥ እያስገቡ እንጂ ድንገት በአንድ ጀንበር በስርነቀል ለውጥ ወይም አብዮት ሊቀለብሱት የሚችሉት ነገር አይደለም። ዶ/ር አብይ እስከዛሬ ድረስ በየሄደበት እያደረገ ያለው ንግግር፥ ብሄሩን ለሚያስቀድም እውቅና እየሰጠና አኩሪ ማንነቱን እየገለፀ፥ ትኩረቱን ያደረገው የብሄርና የቋንቋ ድንበር ሳይገድብ የህዝባችንን አንድነት ፕሮሞት ማድረግ ላይ ነው። በዚህ አካሄዱ ሁለቱንም የተቃዋሚ ካምፕ በኩርኩም እየነረተው ያለ ይመስለኛል። ለዚህም ነው በሁለቱም ካምፕ አቃቂር ከማውጣት የዘለለ መሰረታዊ የሆኑ ጥያቄዎችንና ተግዳሮቶችን ማስቀመጥ ያልቻሉት። ፕላጂያራዝድ ነው ከተባለው ንግግሩ አንስቶ እስከ ሞተር ድረስ ማብጠልጠል እንደ ትልቅ ቁም ነገር ቆጥረዉታል። ዶ/ሩና ቡድኑ ግን ከህወሓት፥ ከጎሳ ፖለቲካ አራማጅ ተቃዋሚው፥ አንድነት ነኝ ከሚለው ካምፕ እንዲህውም በማብጠልጠል ከተጠመደው አክቲቭስትና ጋዜጠኛ የሚሰነዘርበትን ሁሉ ወደጎን ብሎ ህዝብን ከህዝብ፥ ድርጅትን ከድርጅት (በኢህአዴግ ውስጥ ያሉትንም ከኢህአዴግ ውጭ ያሉትንም) የሚያቀራርብ ስራ እይሰራ ነው። በውስጡ እየታመሰ የነበረን ኢህአዴግ እየገራ፥ ከተቀናቃኝ ፓርቲዎች ጋር እያቀራረብ፥ ህዝብን ከህዝብ ጋር እያሰተሳሰረ፥ አገሪቱ ከገባችበት ቀውስ መታደግ የሚችሉ ተስፋ ሰጪ እንቅስቃሴዎችን እያደረገ እያየን ነው። ሌሎቻችንን የኢትዮጵያ ህዝብ የሚለካን ይህን በታሪክ አጋጣሚ እየተፈጠረ ያለውን አገሪቱን ከተጋረጠባት የመፈረካከስና የመተላለቅ አደጋ የሚታደግ ብቸኛ ዕድል በአግባቡ እንጠቀምበታለን ወይስ እንደ ምርጫ 97ቱ ጊዜ የኋሊት ሸምጥጠን የታሪክ ተጠያቂዎች እንሆናለን? ጊዜ ለኩሉ አብረን የምናየው ይሆናል!
ኣብ ስዊዘርላንድ ዝርከብ ኤርትራዊ ማሕበረሰብ ብምምሕዳር ህግደፍ ን27 ነሃሰ 2022 ኣብታ ሃገር ክካየድ ተመዲቡ ብምስጢር ተታሒዙ ዘሎ፡ ኣዕናዊ ፈስቲቫል ንክስረዝ፡ ናብ ናይታ ሃገር ዳይረተር ኮንፈረንስ ንፍትሕን ፖሊስን ብጽሑፍ ምሕጽንታ ከም ዘቕረበ ማእከል ሓበሬታ ኤርትራ፡ ኣፍሊጣ። እቲ መልእኽቲ ምሕጽንታ፡ ነቲ ብህግደፍ ብጉልባብ ፈቲቫል ኣብ ስዊዘርላንድ ጥራይ ዘይኮነ፡ ኣብ ካለኦት ሃገራት ኤውሮጳ እውን ዝዳሎ መደባት ህግደፍ ዝምልከቶም ኣካላት ብግቡእ ከቕልብሉ በቲ መልእኽቱ ኣዘኻኺሩ። እቲ መልእኽቲ ምምሕዳር ዲክታተር ኢሳያስ ኣፈወርቂ፡ ነዚ ናይ ፈስቲቫል መድረኻት ብደርፍታት እናሸፈነ ከም መለዓዓሊ ናብ ውግእን መዝርኢ ጽልእን ከም ዝጥቀመሉ ኣስፊሩ። ብፍላይ ኣብዚ ናይ ሎሚ ዓመት ናይቲ ጉጅለ ላዕለዎት ሓለፍቲ ጥራይ ዘይኮኑ፡ ኣባላት ካቢነ እውን ዝተሳተፍሉ እሞ ንምዕራባውያን ዝጻረርን ንሩሲያ ዝድግፍን ምልዕዓላት ክካየደሉ ዝተሓስበ መድረኻት ምዃኑ ሓቢሩ። ከም ኣብነት ኣብ ናይ 2018 ፈስቲቫል ሚኒስተር ወጻኢ ጉዳያት ኤርትራ ዑስማን ሳልሕ ተሳቲፉ ንተጋባእቲ ኣንጻር ምዕራባውያን ከም ዘለዓዓለ ጠቒሱ። ምስዚ ብምትሕሓዝ እቲ ጥርዓን ኣብዚ እዋንዚ ምምሕዳር ህግደፍ ኣብቲ ኣብ ሰሜን ኢትዮጵያ ዝካየድ ዘሎ ውግእ ይሳተፍ ምህላዉ ብምሕባር፡ ዕላማ ናይዚ ፈስቲቫላት ድማ ነቲ ኢድ ኣእታውነቱ ቅኑዕ ኣምሲሉ ንምቕራብን መካየዲ ውግእ ዝኸውን ገንዘብ ንምእካብን ክጥቀመሉ ከም ዝመደበ ኣቃሊዑ። ካብቲ ቀንዲ ናይ ፕሮፖጋንዳ ኣጀንዳኡ፡ ኣንጻር ትግራይ ናይ ጽልኢ መደረታትን ብናይ ሓይልታት ምክልኻል ጉጅለ ባህሊ ዝቐርብ ፋሽስታዊ ደርፍታትን ከም ዝርከቦ ኣብቲ መልእኽቲ ምሕጽንታ ሰፊሩ። ብዘይካዚ እቲ መድረኻት ፈስቲቫል፡ ንህግደፍ ዝቃወሙ ሓይልታት ኤርትራ ከም ዝጽልኡ ንምግባር መርዚ ዝንዝሓሉ ምዃኑ ተጠቒሱ። ኣብ ዝሓለፈ ዓመታት ነቲ ክካየድ ዝጸንሐ ፈስቲቫላት፡ ብኤርትራውያን ተቐወምትን ኣብ ስዊዘርላንድ ብዝርከቡ ነቲ ጉዳይ ዝከታተሉ ፖለቲከኛታትን ተቐውሞ ክገጥሞ ከም ዝጸንሐ እቲ መልእኽቲ ጠቒሱ፡ ኣብዚ ዓመትዚ ድማ ንሆላንድን ጀርመንን ከም ኣብነት ወሲዱ ኣብ ብዙሕ ከባብታት ይስረዝ ከም ዘሎ ሓቢሩ። ከም መጠቓለሊ ናይቲ መልእኽቲ ድማ ነዚ ዝስዕብ ነጥብታት ኣስፊሮም። 1ይ፡ እዚ ናይ 27 ነሃሰ 2022 ፈስቲቫል ስዊዘርላንድ ክስረዝ፡ ኣብዚ እዋንዚ እገዳ ተበይንዎም ዘሎ ላዕለዎት ወተሃደራዊ ኣዘዝቲ ኤርትራ ድማ ብፍላይ፡ ኣብ ትሕቲ ዝኾነይኹን ኩነታት ናብታ ሃገር ከይኣትዉ ክኽልከሉ። 2ይ፡ ሰበ መዚ ሃገር ስዊዘርላን ሓንሳብ ንሓዋሩን ኣብ ልዕሊ ዝኾነ ይኹን ምንቅስቓሳት ኣካላት ጉጅለ ህግደፍ እገዳ ክውስኑ። 3ይ፡ ንኹሉቲ ናይ ኣብ ወጻኢ ዝነብሩ ኤርትራውያን ግብሪ ብዝብል ጉልባብ ዝኸፍልዎ 2%ን ናይ ጣዕሳ ቀጥዒ መሊእካ ምኽታምን ኣብቲ ቀጥዒ መላእ ቤተሰብካ ኣበይ ከም ዝርከቡ ክትነግር ዘገድድን፡ በቲ ቆንስላዊ ቤት ጽሕፈት ህግደፍ ዝካየድ ተግባራት ጠጠው ክብል። እዚ ብስም “ኤርትራዊ መርበብ ደለይቲ ፍትሒ ኣብ ዝዊዘርላንድ” ዝተዳለወ መልእኽቲ፡ ቅዳሑ ናብ ናይታ ሃገር ቤት ጽሕፈት ኢሚግረሽንን ሚኒስትሪ ፍትሕን እውን ከም ዝተላእከ ካብቲ ሰፊሕ ጸብጻብ ምርዳእ ተኻኢሉ።
126ኛው የአድዋ የድል በዓል “አድዋ ለኢትዮጵያውያን በረከት፤ለአፍሪካውያን የነጻነት ጮራ” በሚል መሪ ቃል፣ የዳግማዊ አፄ ምኒልክ ሐውልት ከሚገኝበት አድዋ አደባባይና ሲግናል ተብሎ በሚታወቀው አድዋ ድልድይ ላይ ተከብሯል፡፡ የአንድነትና የመተባበር ምልክት የሆነው የአድዋ በዓል በተከፋፈለ መንፈስ በተለያዩ ቦታዎች ሲከበር የአሁኑ የመጀመሪያው አይደለም፡፡ 1998 ዓ.ም የአድዋ ድል አንድ መቶኛ ዓመት ነበር፡፡ በወቅቱ የኢትዮጵያን መንግስት እንደ ፈለገ የሚያሽከረክረው ትሕነግ፤ በዓሉ የሚከበረው አድዋ ላይ ነው ብሎ ተነሳ፡፡ በዓሉን ለማሰብ የተዘጋጁ ጥናቶች አድዋ ላይ በሚደረግ ስብሰባ እንደሚቀርቡ ተገለጠ፡፡ እንቅስቃሴው ከፍተኛ ተቃውሞ ገጠመው። ተቃውሞው እየጠነከረ በመሄዱና ትህነግ አሸናፊ ሊሆን ባለመቻሉ፣ በዓሉ ሁለት ቦታ ተከፍሎ እንዲከበር ተወሰነ፡፡ ጠዋት አድዋ ላይ፣ የጦርነቱን ታሪክ የሚዘክር ሙዚየም እንደሚሰራ፣ ጦርነቱ በተካሄደባቸው የአድዋ ዙሪያ ተራራዎች ለጎብኚ በሚያመች መንገድ የመሰረተ ልማት ተሟልቶላቸው ለጎብኚ ክፍት እንደሚሆኑ፤ አዲስ አበባ ላይ አሁን ሕዝብ መገናኛ እያለ የሚጠራው አደባባይ “አድዋ አደባባይ” በማለት ሲሰየም፣ “አፍሪካ የአድዋ ፓርክ; ተብሎ በአዲስ አበባ የሚገኙ የአፍሪካ አገራት አምባሳደሮች፣ የየአገራቸው ስም የተጻፈበት ሰሌዳ እንዲተክሉ በማድረግ ተጠናቀቀ፡፡ እጅግ የሚያሳዝነው አድዋም ሆነ አዲስ አበባ ላይ የታሰቡት ነገሮች በሙሉ የውሃ ሽታ ሆነው መቅረታቸው ነው፡፡ ሁለተኛው በመስቀል አደባባይ የተከበረው 125ኛው የአድዋ ድል በዓል ነው፡፡ የኦሮሚያ ክልል ፕሬዚዳንት አቶ ሽመልስ አብዲሳ በተገኙበት የተከበረው ይህ በዓል፣ የደጃዝማች ባልቻ አባነፍሶን እንዲሁም የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድን ፎቶግራፍ ግራና ቀኝ አቁሞ እንደ ነበር አስታውሳለሁ፡፡ ከመላው ኢትዮጵያ ወደ አድዋ የዘመተውን ጦር የመሩት ዳግማዊ አጼ ሚኒልክ፣ የውጫሌ ውል እንዲሰረዝ አጥብቀው የተከራከሩት፣ በጦርነቱም ጊዜ የመቀሌ ምሽግን ለማስለቀቅ ከፍ ያለ አስተዋጽኦ ያደረጉት እቴጌ ጣይቱ አለመነሳት፤ ያንን የመስቀል አደባባይ ክብረ በዓል ለነቀፋ ከዳረጉት ምክንያቶች ዋና ዋናዎቹ መሆናቸው አይዘነጋም፡፡ ወደ ሶስተኛው የአድዋ በዓል አከባበር ከመግባቴ በፊት ግን አንድ ነገር ማስታወስ ይኖርብኛል፡፡ ይኸውም የአድዋ በዓልን የሕዝብ በዓል ስላደረጉት ወጣቶች ነው። የአድዋ ድል በዓል የኢትዮጵያ መንግስት ፖለቲካዊ ዋጋ ሰጥቶ ብሔራዊ በዓል ካደረጋቸው ሶስቱ ብሔራዊ በዓላት አንዱ ነው፡፡ ለዚህም ነው ለበዓሉ 12 ጊዜ መድፍ የሚተኮሰው፡፡ በደርግ ዘመን ፕሬዚዳንቱ ኮሎኔል መንግስቱ ኃይለማርያም፣ አድዋ አደባባይ ተገኝተው የመታሰቢያ አበባ ያስቀምጡ ነበር፡፡ በአሁኑ መስቀል አደባባይ (አብዮት አደባባይ) ህዝባዊ ሰልፍም ይደረግ ነበር፡፡ ኢሕአዴግ ሥልጣን ከያዘ በኋላ ግን ለድሉ የሚሰጠው መንግስታዊ አክብሮትና ትኩረት በእጅጉ አሽቆለቆለ፡፡ ይህን የታዘቡ ወጣቶች፡- መሐመድ ካሳ፣ ያሬድ ሹመቴና ሌሎችም በራሳቸው አነሳሽነት “ጉዞ አድዋ” የሚል ቡድን አደራጅተው፣ ከአዲስ አበባ እስከ አድዋ ድረስ በእግር እየተጓዙ፣ በዓሉን አድዋ ላይ ማክበር ጀመሩ፡፡ ይህ ጉዞ እየተወደደ ሄዶ በሐረር፣በትግራይና በሌሎችም አካባቢዎች ተከታይና ደጋፊ እያገኘ መጣ፡፡ የአድዋ ጦርነት ያስገኘው የድል ፍሬም ወደ ሕዝብ ጆሮ መድረስ ቻለ፡፡ የዚህ እንቅስቃሴ ደጋፊ በሆነው ተዋናይ ሚካኤል ሰለሞንና ተባባሪዎቹ አዲስ ሃሳብ ተፈጠረ፡፡ ይኸ ደግሞ ዓመታዊውን የአድዋ ድል በዓልን አድዋ አደባባይ ላይ ካከበሩ በኋላ በእግር እስከ አድዋ ድልድይ መጓዝ ነው፡፡ ለአካባቢው ታዋቂነት ያስገኘው ኢሳያስ ማስታወቂያ ድርጅትም፣ የተጫወተው ሚና ሳይጠቀስ አይታለፍም። የድልድዩን አካባቢ በምኒልክ፣ በእቴጌ ጣይቱና በሌሎችም የአድዋ ዘማቾች ፎቶ በነጻ ማስዋቡን አለመመስከር ንፉግነት ነው። የአድዋ የድል ቀንን በማግነንና ህዝባዊ በማድረግ ረገድ የራሱን ድርሻ የተወጣም ሌላ ሰው አለ፡፡ እሱም ድምጻዊ ሀጫሉ ሁንዴሳ ነው፡፡ ነፍሱን ይማረውና በአንድ ቃለ መጠየቁ ላይ፣ ከዘመዶቹ ውስጥ አድዋ የዘመተ ሰው እንዳለ መናገሩ አይዘነጋም። አድዋን ያወደሰበት ዘፈንም እንዳለው ሰምቻለሁ፡፡ ከ1998 ጀምሮ የክልሉን ዋና ከተማ ወደ አዲስ አበባ ያዘዋወረው የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት፣ ካለፈው ዓመት ጀምሮ የአድዋን ድል በአደባባይ እንዲያከብር ያነሳሳው ሃጫሉ ሁንዴሳ ነው የሚል ጥኑ እምነት አለኝ፡፡ የካቲት 23 ቀን 2014 ዓ.ም የተከበረው 126ኛው የአድዋ ድል በዓል ቀደም ሲል እንደጠቀስኳቸው ሁለት በዓላት ሁሉ በመንግስትና በሕዝብ መካከል መቃቃር የፈጠረ ሆኖ አልፏል፡፡ ይሄ ደግሞ የፖለቲከኞችና የካድሬዎች ፍላጎት እንጂ የህዝብ ፍላጎት እንዳልሆነ ይታወቃል፡፡ የዘንድሮውን የአድዋ ድል በዓል ያዘጋጁት ባህል ሚኒስቴር፣ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር፣ የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስትና የጥንታዊ ኢትዮጵያ አርበኞች ማህበር መሆናቸው ተገልጧል፡፡ ሁሉም በጉዳዩ ላይ እርስ በእርስ በስልክም ሆነ በደብዳቤ ሃሳብ መለዋወጣቸው አይቀርም፡፡ በዚህ የመረጃ ዘመን ነገራቸው በሙሉ በሚስጥር ተይዞ ይዘልቃል ብለው ማሰባቸው የዋህነት ነው። እዚህ ላይ የመንግስት ሃላፊዎቻችን በሳል አለመሆን በግልጽ ተስተውሏል፡፡ እኔ እነሱን ብሆን ኖሮ፤ “126ኛው የአድዋ ድል በዓል ጠዋት በአድዋ አደባባይ በአፄ ምኒልክ ሀውልት ስር የመንግሥት ባለሥልጣናት አበባ ያስቀምጣሉ። አድዋ ድልድይ ላይ ደግሞ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ የሚገኙበት ፕሮግራም ይቀጥላል” በማለት ግልፅ አድርጌ እናገር ነበር፡፡ በተረፈ ግን “የአድዋን ድል ያለ ምኒልክ ማሰብ አይቻልም፣ ትዝብት ላይ አትውደቁ” ማለት ነው የምፈልገው፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አበቤ፣ የሚቀጥለው 127ኛው የአድዋ በዓል፣ በግንባታ ላይ ያለው “አድዋ ዜሮ ዜሮ” ሕንፃ ስለሚጠናቀቅ፣ በዚያ እንደሚከበር አስቀድመው አስታውቀዋል። በግሌ “ዜሮ ዜሮ” የሚለው ስያሜ ጥሩ አልመሰለኝም፡፡ ከዜሮ ይልቅ “አድዋ ሀ” ቢሉትም ይሻላል። በነገራችን ላይ በጦርነት ውስጥ የመጀመሪያ አሸናፊነት ዋጋ የሚኖረው ሌላ ጦርነት ካልተነሳ ነው፡፡ አድዋ ላይ ማሸነፋችን በኋላ ከመወረር እንዳላዳነን መታወቅ አለበት። አድዋን ማክበር የቻልነው የሁለት ጊዜውን የሞቃዲሾ ወረራ እንዲሁም የኤርትራን ጦርነት በማሸነፋችን ነው። ክብር በየጊዜው በሀገራችን ላይ የሚነሱ ጥቃቶችን መክተው ድል ላጎናጸፉን ሁሉ!!! Read 4357 times Tweet Published in ነፃ አስተያየት More in this category: « ማጠቃለል ተገቢ ባይሆንም፣ የ’ሸኔ’ ነገር ግን..... የዋጋ ንረትና የኑሮ ውድነት፤ “ለምክክር አይመቹም”። » back to top ላንተና ላንቺ ጎጆ…የካንሰር ሕሙማን ማረፊያ ጎጆ የካንሰር ህሙማን ማረፊያ በአዲስ አበባ ተክለሀይማኖት በጥቁር አንበሳ ሆስፒታል አካባቢ ወደጎላ ሚካኤል በሚወስደው መንገድ ከተክለሀይማኖት ጤና ጣቢያ ውስጥ የራሱን ማረፊያ በማሰራት ስራ የጀመረ ነው፡፡ ጎጆ እንዲመሰረት ምክንያት ከሆኑት መካከል ህብረተሰብ “ናሽናል አቪዬሽን ኮሌጅ ተምሮ ችግር የሚያወራና የሚያቃስት ሰው አይገኝም” Written by ናፍቆት ዮሴፍ ህልምን እውን አድርጎ የማለፍን ያህል ስኬት የለም የዛሬው እንግዳችን በኢትዮጵያ አየር መንገድ ውስጥ አብራሪ ነበሩ-ፓይለት። በኬንያ፣ በታንዛንያና አውስትራልያ በዚሁ ሙያ ለረዥም ዓመታት አገልግለዋል። ባጠቃላይ በዚህ ሙያ ውስጥ ከሩብ ክፍለ ዘመን ርዕሰ አንቀፅ በእንቅርት ላይ ጆሮ ደግፍ ከዕለታት አንድ ቀን ሁለት እውቅ ሀብታም ገበሬዎች በአንድ መንደር ይኖራሉ። ሁለቱም ራሳቸው ላይ ምናምኒት ፀጉር አልነበራቸውም። በዚህም ምክንያት “ሁለቱ እንቁላሎች” የሚል ቅጽል ስም ተሰጥቷቸው ነበር። በጣም የሚዋደዱ ባልንጀሮች ናቸው። አንድ
ሳዳት እንዳሉት “ሰዎች ይሄንን በመስራቴ ሊተቹኝ ይሞክራሉ ነግር ግን ስራዬን በመስራቴ ምንም ጥፋተኝነት አይሰማኝም፤ ሌሎች ፖለቲከኞችም ራሳቸውን ከመደበቅ ይልቅ የእኔን ፈለግ ቢከተሉ የተሻለ ነው” ብለዋል። የሚኒስትሩ ቤተሰቦች አሁንም በአፍጋኒስታን የሚገኙ ሲሆን በቅርቡ ከካቡል አንደሚወጡ ተስፋ እንዳላቸው ለሮይተርስ ተናግሯል።በጀርመን ሀገር ስራ ለማግኘት የሀገሪቱን ቋንቋ መቻል የግድ መሆኑ በተማረበት የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ እና ቴሌኮም ሙያ ስር ማግኘት እንዳልቻለም የቀድሞው ሚኒስትር ገልጸዋል። ባሳለፍነው ታህሳስ ወደ ጀርመን የተሰደደው የቀድሞው የአፍጋን የኮሙንኬሽን ሚኒስትር ህይወቱን ለማርዘም እና የተሻለ ገቢ ለማግኘት ሲል በሳይክል እቃ የማመላለስ ስራን ለመጀመር መገደዱንም ተናግሯል። በአሽራፍ ጋኒ የሚመራው የአፍጋኒስታን መንግስት ታሊባን አገሪቱን በሀይል መቆጣጠሩን ተከትሎ ነበር የአገሪቱ ህጋዊ መንግስት የፈረሰው። በዚህም ምክንያት አሽራፍ ጋኒ ወደ ጎረቤት አገር ኡዝቤኪስታን የተሰደዱ ሲሆን የቀድሞው ፕሬዘዳነት በካቡል የባሰ ጦርነት ተከስቶ ጉዳት ለመቀነስ ሲባል እንደተሰደዱ መናገራቸው ይታወሳል። በአፍጋኒስታን የትጥቅ ትግል ሲያካሄድ የነበረው ታሊባን የአሜሪካ መንግስት ወታደሮቹን ካስወጣ በኋላ የአፋጋኒስታንን ዋና ከተማ ካቡል መቆጣጠር ችሏል፡፡ ምእራባውያን ሀገራት ታሊባን የሀገሪቱን መንግስት መቆጣጠሩን ተከትሎ ወታደሮቻቸውን ለማስወጣት በመሯሯጥ ላይ ናቸው፡፡
ከሶማሌ ክልል በተጨማሪ ኦሮሚያ ክልል የሚሰማው የድርቅ ዜና ከባድ ነው። ያለ ምንም ማጋነን ሶስት ዞኖች ድርቅ መቷቸዋል። እስካሁን ከደረሰው በላይ ድጋፍ ካልደረሰ በቀጣይ ጉዳቱ እንደሚከፋ ከየአቅጣጫው ጩኸት እየተሰማ ነው። ይህ በዝናብ እጥረት ምክንያት በየአስር ዓመቱ የሚከሰተው፣ አንዳንዴም በየሰባት ዓመቱ የሚታየው ድርቅ ሰፊ ጥፋት ቢያደስም በዘላቂነት እንዲቀረፍ የሰራ መንግስት የለም። በሚሊዮን የሚቆጠሩ ክብቶች አልቀውብናል። ዝናቡ ቀጥ ስላለ አረንጓዴ ነገር የለም። በሰማይና በምድር መካከል ሃሩር ከሚቅበዘበዘው በቀር ለህይወት ማስቀተያ የሚሆን ነገር ነጥፏል። ከብቱ ውሃ ጥምና ረሃብ፣ ከሙቀቱ ጋር አንድነት ቀጥ አድርጎታል። የሚጠቡትም ቆዳ ሆኖባቸዋል። ህጻናት ከስለዋል። የነጠፈውን የናቶቻቸውን ጡት እንደመጫኛ ይጎትታሉ። ምን የለም። በቅርብ ረቀት አማራጭ የለምና ሁሉም ተስፋቸው ተድፍቷል። ተስፋቸው ደርቋል። አውሮፓና አሜሪካ ሆነው ሴራ ለሚረጩ ተቀታሪዎች እኒህ ሰዎችና እንሳሳቶች ምናቸውም አይደሉም። ቢሆኑማ “እስኪ ይህን ጊዜ እንለፈው” ባሉ ነበር። በውሃ ማጎልበት፣ በምግብ ለስራና በተለያዩ የማቋቋሚያ ተግባራት ስም ከውጭ ከሚገባው ዕርዳታና ብድር ላይ የሚዘርፉ መሪዎች፣ ከደሃ ጉሮሮ ዘርፈው ገንዘብ ወደ ውጭ አገር የሚያሸሹ ማፊያዎች ሲመሯት የኖረችው ኢትዮጵያ በዙሪያዋ ከከበባት የሴራ ፍትጊያ በተጨማሪ ድርቁ ክፉ ጠባሳ እንዳያስቀር በስጋት የሚጮሁ በርክተዋል። ምክንያቱ ቁልጭ ብሎ በማይነገር አድማ ዓለም እጁን ከኢትዮጵያ እንዲሰበስብ ተደርጎ በአንድ ፊት የህልውና ጦርነት፣ በሌላ በኩል ይኸው የሴራ ነውጥ ያፈናቀላቸውን ሲያስታምምና ወደ ቀያቸው ሲመልስ የከረመው መንግስትም ዓለም አደባባይ “እርዱን” እያለ እየጮኸ ነው። መንግስት እየጮኸ ባለበት ወቅት አማራ ክልልን ዱቄት ያደረገው ትህነግ ዳግም አፋርን ወሮ ከ300 ሺህ በላይ ሰላማዊ ሕዝብ አውላላ ሜዳ ላይ ፈሷል። እናት ዱር እየወለደች ነው። እርጥብ አራስ በበረሃ ያለ በቂ ውሃና እናት ጡት እየተሰቃየ ነው። ሌላም ሌላም ዘግናኝ ግፍ እየተፈጸመ ነው። “ለምን?” ይህን የሚያደርገው ትህነግም ሆነ ደጋፊዎቹ ምላሽ የላቸውም። ይህ ሁሉ ሳያንስ ሸኔ የሚባለው አላማውና አሳቡ ምን እንደሆነ የማይታውቀ ቅጥረኛ ቡድን ሕዝብ ይጨፈጭፋል። ንብረት ያወድማል። ጌታው ትህነግ እንዳለው ይዘርፋል። በስመ አማራ ተቆርቋሪነት አውሮፓ ቁጭ ብለው ሴራ እያመረቱ የሚከፈላቸው ክልሉን እዚህ ግባ በማይባል ደባ እየደበደቡት ነው። አመድ አድርጎ የወጣው ጠላት ለዳግም ሂሳብ ማወራረድ እየተሟሟቀ መሆኑንን እየገለጸ አንድ እንዲሆን ከመስበክ ይልቅ ክልሉን ለማተራመስ በቡዳ መንፈስ ይሟሟታሉ። “ጊዜው አሁን ነው” በሚል አረቄ የሚያንቃርሩ ወስላቶችን ለማራ ህዝብ አማራጭ አድርገው እያቀረቡ በህዝቡ ላይ ልጋጋቸውን ይተፋሉ። እኒህ ጥቂት ተከፋዮች ለዚህ ውለታቸው አማራ ያዋጣላቸዋል። ሃፍረት። አገሩን እያፈረሱለት ሃብት የሚሰበሰብላቸው እነዚህ አፍረተ ቢሶች አንድ ላይ ያገኙትን ሁሉ በማግበስበስ አገሪቱን ለማጦዣ ይጠቀሙበታል። አማትበው የሚጀመሩ “እሪያ ሃይማኖተኞች” መርዝ ይረጫሉ። ትናት በንጹሃን ደም ሲነገዱና ሲቀልዱ የነበሩ ሁሉንም እያጣመሙ እርግማን ያወረዳሉ። በሄዱባትና በረገጡበት ክህደትን ሲለማመዱና በሁለት ሳንጃ ሲበሉ የኖሩ የጥፋት ነዶ ከትህነግ ሚዲያዎችና አቀንቃኞች ጋር ሆነው ይወዘውዛሉ። ሳይለይ ያገኘውን የሚያፍስላቸው አብሮ ይጮሃል። ደግነቱ ጥቂቶች ናቸው እንጂ ቢሳካላቸው ይህን አገሪቷ በጠፋች ነበር። ምዕራብ ጉጂ ዞን አደጋ ሥጋትና ልማት ተነሽዎች ማቋቋም ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ኢዮብ ዘሪሁን እንደገለጹት፤ ዞኑ በድርቅና ጸጥታ ችግር በመቶ ሺህ የሚቆጠሩ ዜጎች ለተረጂነት ተጋልጠዋል፡፡ ከዩኒቨርሲቲዎችና ባለሀብቶች የተሰበሰበ 300 ኩንታል እህል በስተቀር በመንግሥት የተደረገ የምግብ ድጋፍ የለም፡፡ በአሁኑ ወቅት 188 ሺህ 606 ዜጎች ለምግብ ተረጂነት ተጋልጠዋል፡፡ በውሃና መኖ እጥረት 20 ሺህ 278 እንስሳት ሲሞቱ ከ60 ሺህ 311 በላይ በአስጊ ደረጃ ላይ ደርሰው በሰው ድጋፍ የሚንቀሳቀሱ ናቸው፡፡ የፈረሰ ሳይጠገን፣ የተመታ ስነልቦና ሳይደነድን፣ የተወጉ ወገኖች ሳያገግሙ፣ የተበተኑ ቤታቸው ሳይገቡ፣ ድርቅ ታክሎበት ወገኖቻችን የሚላስ የሚቀመስ አጥተው የውሃ ያለህ ሲሉ ጦርነት፣ ጭፍጨፋ፣ ሴራ፣ መከፋፈል፣ ማባላት፣ ሜዳ ካልውሰድኩ ብሎ አገር መናጥ፣ ሁሉ ለኔ፣ ስልጣን ብቻ፣ … ጊዜ የማይመርጡ በህዝብ ስቃይ፣ በህጻናት የጠኔ ድምጽ የሚያሽካኩ እርኩሶች፤ ሰባኪውም ተሰባኪውም የነጠፉባት አገር። በሚሊዮን የሚቆጠሩ ክብቶች አልቀውብናል። ዝናቡ ቀጥ ስላለ አረንጓዴ ነገር የለም። በሰማይና በምድር መካከል ሃሩር ከሚቅበዘበዘው በቀር ለህይወት ማስቀተያ የሚሆን ነገር ነጥፏል። ከብቱ ውሃ ጥምና ረሃብ፣ ከሙቀቱ ጋር አንድነት ቀጥ አድርጎታል። የሚጠቡትም ቆዳ ሆኖባቸዋል። ህጻናት ከስለዋል። የነጠፈውን የናቶቻቸውን ጡት እንደመጫኛ ይጎትታሉ። ምን የለም። በቅርብ ረቀት አማራጭ የለምና ሁሉም ተስፋቸው ተድፍቷል። ተስፋቸው ደርቋል። አውሮፓና አሜሪካ ሆነው ሴራ ለሚረጩ ተቀታሪዎች እኒህ ሰዎችና እንሳሳቶች ምናቸውም አይደሉም። ቢሆኑማ “እስኪ ይህን ጊዜ እንለፈው” ባሉ ነበር። የኦሮሚያ የጣር ጩኽት ከስር ያንብቡ – ሸኔ ይጨፈጭፋል፣ ረሃብም … በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ ጉጂ፤ምስራቅና ምዕራብ ሀረርጌ ዞኖች በቂ ድጋፍ በአግባቡ እየደረሰ ባለመሆኑ መንግሥትና የሚመለከታቸው አካላት ድጋፍ እንዲያደርጉ ጥሪ ቀረበ ምዕራብ ጉጂ ፤ምስራቅና ምዕራብ ሀረርጌ ዞኖች የድርቁን ሁኔታንና የድጋፍ አሰጣጥ ክፍተቶችን አስመልክተው ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለጹት፤ በሶስቱ ዞኖች ድርቅ ከተከሰተበት ቀን ጀምሮ በመቶ ሺህ የሚቆጠሩ ዜጎችና እንስሳት ለምግብና ውሃ እጥረት ተጋልጠዋል፡፡ መንግሥት የችግሩን አሳሳቢነት የሚመጥን ድጋፍ ለምዕራብ ጉጂ፤ ለምስራቅና ምዕራብ ሀረርጌ ዞኖች ተግባራዊ አለማድረጉ ዜጎች ለከፋ ችግር እየተጋለጡ መሆኑን የዘርፉ አመራሮች ገልጸዋል፡፡ ምዕራብ ጉጂ ዞን አደጋ ሥጋትና ልማት ተነሽዎች ማቋቋም ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ኢዮብ ዘሪሁን እንደገለጹት፤ ዞኑ በድርቅና ጸጥታ ችግር በመቶ ሺህ የሚቆጠሩ ዜጎች ለተረጂነት ተጋልጠዋል፡፡ ከዩኒቨርሲቲዎችና ባለሀብቶች የተሰበሰበ 300 ኩንታል እህል በስተቀር በመንግሥት የተደረገ የምግብ ድጋፍ የለም፡፡ በአሁኑ ወቅት 188 ሺህ 606 ዜጎች ለምግብ ተረጂነት ተጋልጠዋል፡፡ በውሃና መኖ እጥረት 20 ሺህ 278 እንስሳት ሲሞቱ ከ60 ሺህ 311 በላይ በአስጊ ደረጃ ላይ ደርሰው በሰው ድጋፍ የሚንቀሳቀሱ ናቸው፡፡ ዞኑ ዜጎችን ለመታደግ ከጥቅምት ወር ጀምሮ ለድጋፍ እጁን የዘረጋ ቢሆንም በቂ ድጋፍ ማግኘት አልቻለም ብለዋል፡፡ በኑሮ ውድነት ምክንያት ሰው ሰውን ለማስጠጋት አስቸጋሪ ነው ያሉት ኃላፊው፤ ተመጣጣኝ ምግብ እጥረት ታክሎበት ሕጻናትና አዛውንቶች ለከፋ አደጋ መጋለጣቸውን ጠቁመዋል። ምዕራብ ሀረርጌ ዞን አደጋ ስጋትና ልማት ተነሺዎች ጽ/ቤት ኃላፊ ወይዘሮ አሊፊያ ቶፊቅ ዞኑ ከጥር ወር ጀምሮ ለ563 ሺህ 766 ዜጎች ከመንግሥት የምግብ ድጋፍ ጥያቄ መቅረቡን ጠቅሰው እስካሁን ድረስ በቂ ድጋፍ እንዳላገኙ ገልጸዋል፡፡ ዜጎች ለዜጎች አደረጃጀት ከሆሮ ጉዱሩ ወለጋ 590 እህል ከተሰበሰበ እህል መልሶ ከመጠቀም ዉጪ ሌላ ድጋፍ አለመደረጉን ተናግረዋል፡፡ የእንስሳት መኖ እጥረት ለመቋቋም የተደረገው ድጋፍ በጣም ዝቅተኛ ነው፡፡ አንድ ሚሊዮን ቤል በላይ ከሚያስፈልገው እንስሳት መኖ 14 ሺህ ቤል ብቻ ድጋፊ መደረጉን ጠቅሰው፤ የውሃ ችግር ለመፍተት 11 ቦቴ ብቻ አገልግሎት እየሰጡ በመሆኑ ችግሩን መቅረፍ አላስቻሉም፡፡ ቡርቃ ዲምቱ ከፍተኛ የውሃ እጥረት መኖሩን አያይዘው ገልጸዋል፡፡ መንግሥት የምግብና የመኖ ድጋፍ እንዲያደርስላቸው ጠይቀዋል፡፡ ምስራቅ ሀረርጌ ዞን አደጋ ስጋትና ልማት ተነሽዎች ጽ/ቤት ኃላፊ ኑሬ መሐመድ 67 በመቶ የሚሆነው ምስራቅ ሀረርጌ አካባቢ ቆላማ አየር ንብረት ያለውና በተደጋጋሚ ለድርቅ ተጋላጭ ነው፡፡ በዝናብ እጥረት ምክንያት ምርትና ውሃ እጥረት በዞኑ እየሰፋ ነው፡፡ በድርቁ ምክንያት 268 ሺህ ዜጎች ለተረጂነት ተጋልጠዋል፡፡ በአራት ወረዳዎች ችግሩ የከፋ መሆኑን የገለጹት ኃላፊው፤ የእንስሳት ሕይወት ለማዳን ዞኑ ከደጋማ አካባቢዎች የእንስሳት መኖ በማፈላለግ ችግሩን ለመፍታት እየሞከረ ነው፡፡ እስከ አሁን ድረስ 59 ከብቶች የሞቱ ሲሆን 14 ሺየሚሆኑት በአስጊ ደረጃ ላይ ናቸው፡፡ ኦሮሚያ አደጋ ሥጋትና ልማት ተነሽዎች ኮሚሽን ኮሚሸነር ሙስጠፋ ከድር በበኩላቸዉ፤ ለሰው ህይወት የሚያሰጋ የምግብ እጥረት የለም፡፡ እስከአሁን ድረስ በተደረገው ርብርብ በአጠቃላይ በኦሮሚያ ውስጥ 1 ነጥብ 6 ሚሊዮን ለሚገኙ ተረጂዎች 1 ነጥብ 4 ሚሊዮን ኩንታል እህል እንዲሠራጭ ተደርጓል፡፡ ለአደጋው ተጋላጭ ከሆኑ ዞኖች መንግሥት የእህል ስርጭት ያላደረሰበት ዞን የለም ብለዋል፡፡ በገንዘብ ከ100 ሚሊዮን ብር በላይ ድጋፍ መደረጉን ጠቅሰው፤ እህል በመጋዘን ውስጥ በማጠራቀም አንዳንድ ቦታዎች ክፍተቶች ከታዩባቸው ዞኖች ቦረና ዞንን እንደምሳሌ ጠቅሰዋል፡፡ በስርጭቱ ዙሪያ የሚታዩ ክፍተቶች ለማጣራት ኮሚሽኑ ኮሚቴ አዋቅሮ በሌሎችም ዞኖች ክትትልና ቁጥጥር እያደረገ ይገኛል፡፡ ከመቶ አስር እጅ እንስሳት ቁጥር ለማዳን መንግሥት ከ500 ሺህ በላይ ቤል የእንስሳት ምግብ መሰራጨቱን ገልጸው፤ ሕብረተሰቡ ከችግሩ እስከሚላቀቅ ድረስ ሁሉም አካላት ከኮሚሽኑ ጎን በመቆም የተቻለውን ሁሉ ድጋፍ እንዲያደርጉ ጥሪ አቅርበዋል፡፡
ኤጀንሲው እርምጃውን የወሰደው ከከተማዋ ግንባታ ፈቃድ ባለስልጣን ጋር በመሆን ሲሆን 200 ህንፃዎች ላይ ለፓርኪንግ የተዘጋጁ የህንፃ ስር ፓርኪንግ ቦታ አጠቃቀም ላይ ፍተሻ አድርጎ ነው። በዚህም 30ዎቹ ከታለመለት ዓላማ ውጭ እየተጠቀሙበት እንደሆነ አረጋግጫለሁ ብሏል፡፡ የፓርንግ ቦታዎቹን ለሌላ ዓላማ ያዋሉ የህንፃ ባለቤቶች የቃል እና የፅሁፍ ማስጠንቀቂያ እንደተሰጣቸው ታውቋል፡፡ የፓርኪንግ ቦታዎቹን ለታለመላቸው ዓላማ ተግባራዊ የማያደርጉ የህንፃ ባለቤቶች ላይ በንግድ ቢሮ በኩል ንግድ ፈቃዳቸው እንዲነጠቅ እና ህንፃዎቹ አገልግሎት እንዳይሰጡ እስከማሸግ የሚያደርስ እርምጃ እንደሚወስድ ነው ኤጀንሲው ያስታወቀው፡፡ ኤጀንሲው የህንፃ ስር ፓርኪንግ አጠቃቀምን ወደ ስርዓት በማስገባት ለታለመላቸው ዓላማ እንዲውሉ እና የመንገድ ላይ ፓርኪንግ አገልግሎት አሰጣጥ በማህበራት ተደራጅተው አገልግሎት የሚሰጡት በኤጀንሲው ደረሰኝ እንዲጠቀሙ የማድረጉ ሂደት ተጠናክሮ የሚቀጥል ይሆናል ሲልም አስታውቋል፡፡ ውድ አድማጮቻችን እና ተከታዮቻችን የኢትዮ ኤፍ ኤም ስርጭቶችን፣ዜናዎችን እና ሌሎች ዝግጅቶችን ለመከታተል የቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ። https://t.me/ethiofm107dot8
ጉጅለ ዋግነር (Wagner Group) ብዝብል ስም ዝጽዋዕ ተዓሳቢ ወተሃደራዊ ትካል ሩስያ ኣብ ሱዳን ይነጥፍ ኣሎ ዝብል፡ ብገለ ዲፕሎማሰኛታት ሃገራት ምዕራብ ዚወጽእ ዘሎ ክሲ መሰረት ዘይብሉ ከምዝኾነ ሚኒስትሪ ወጻኢ ጉዳያት ሱዳን ገሊጹ። ገለ ዲፕሎማሰኛታት ኣመሪካ፡ ብሪጣንያን ኖርወይን ኣብ’ዚ ቀረባ መዓልታት ኣብ ዘካፈልዎም ወቐሳታት ፣ እቲ ምስ መንግስቲ ሩስያ ጥቡቕ ናይ ስራሕ ዝምድና ዘለዎ ተዓሳቢ ወተሃደራዊ ትካል ፡ ኣብ ሱዳን ኣብ ዝተፈላለዩ ዘይሕጋዊ ንጥፈታት ወፊሩ ከምዘሎ እዮም ከሲሶም። እቲ ትካል ኣብ ሱዳን ኣብ ምስልጣን ሓይልታት ጸጥታ፣ ኣብ ዕደናን ካልኦት ዘይሕጋዊ ቊጠባዊ ንጥፈታትን ወፊሩ ከምዘሎ እዮም እቶም ዲፕሎማሰኛታት ዝኸሱ። ኣብ ጉዳይ ወራር ሩስያ ማእከላይ መርገጺ መሪጹ ዘሎ መንግስቲ ሱዳን ፣ እቶም ክስታት ካብ ሓቅነት ዝረሓቚ፣ ንምስሊ ሱዳን ብምጽላም ኣብ ዉሽጣዊ ጉዳይ እታ ሃገር መጣለቒ ምኽንያት ንምርካብ ዝዓለሙ ከምዝኾኑ እዩ ኣረዲኡ ዘሎ። ኣመሪካ ኣብ ሱዳን ወፍርታት የቃንዓ ኣለዋ ንዘበለተን ብገበን ብእትደልዮ ሩስያዊ በዓል ጸጋ የቭገኒ ፕሪጎዚን ዝዉነና ኤም-ኢንቨስትን ሜሮ-ጎልድን ዝተባህላ ናይ ወፍሪን ዕደናን ትካላት ኣብ 2020 ምእጋዳ ዝፍለጥ ኮይኑ፣ ጉጅለ ዋግነር ብሽፋን እተን ክልተ ትካላት ኣብ ሱዳን ይነጥፍ ምህላዉ እያ ኽትወቅስ ጸኒሓ። ሩስያዊ በዓል ጸጋ የቭገኒ ፕሪጎዚን ካብ መራሕያን ወነንቲ እቲ ተዓሳቢ ወተሃደራዊ ትካል ከምዝኾነ ይፍለጥ። ኣብ ድሮ ወራር ዩክሬን፣ ምክትል ወታሃደራዊ መራሒ ሱዳን ጀነራል መሓመድ ሓምዳን ዳግሎ (ሓመቲት) ኣብ ሩሲያ ናይ ስራሕ ምብጻሕ ብምክያድ፡ ተዋዲቚ ንዝጸንሐ ጸጥታዊን ቊጠባዊ ዉዕላት ኬሐድሱ ዘኽእሉ ስምምዓት ኣዉሒሱ ከምእተመልሰ ዝዝከር ኮይኑ፣ እዞም ብምዕራባዉያን ዲፕሎማሰኛታት ዝቀላቐሉ ዘለዉ ክስታት ፣ ምድልዳል ጸጥታዊ ዝምድናታት ሩስያን ሱዳንን ገዚፍ ስግኣት ፈጢሩ ምህላዉ ዘመላኽቱ እዩም። ጀነራል መሓመድ ሓምዳን ዳግሎ ድሕሪ ናይ ሩስያ መገሻኡ ፡ ናይ ጸጥታን ውሕስነትን ሕቶ ሃገሩ ክሳብ ዝተኸብረ ፡ ሩስያ ትኹን ካልእ ሃገር ኣብ ገማግም ቀይሕ ባሕሪ ናይ ሱዳን ወተሃደራዊ መዓስከር ኪትድኲን ፍቑድ ምዃኑ ብወግዒ ገሊጹ ነይሩ። ኣብ እዋን መሪሕነት ዑመር ኣልበሽር፣ ንሩስያ ክሳብ ወተሃደራዊ መዓስከር ኣብ ማያዊ ገማግማ ክትጉንዕ ተቓሪባ ዝነበረት ሱዳን፣ ዑመር ኣልበሽር ኣብ ምዝዛም 2019 ብህዝባዊ ተቛዉሞ ካብ ስልጣን ምስ ተኣልየ፡ ናብ ሃገራት ምዕራብ ኽትዉግን ከምዝተራእየት፣ ወተሃደራዊ ወገን እታ ሃገር ኣብ ልዕሊ መሰጋገሪ መንግስቲ ድሕሪ ዝደገሞ ዕልዋ ግና ነቲ ምዕራባዊ ደገፍ ትኸስሮ ምህላዋ ይፍለጥ። ኣብ ሱዳን ስልጣን ብሒቱ ብገዚፍ ህዝባዊ ተቛዉሞን ጸቕጥታት ማሕበረሰብ ዓለምን ተሸጊሩ ዘሎ ወተሃደራዊ መሪሕነት እምበኣር፡ ወተሃደራዊን ቊጠባዊን ደገፍ መንግስቲ ሩስያ ቻይናን ንምዉሓስ ኣብ ምጒያይ ይርከብ።
ከፈጣን ባቡር ፕሮጀክት ጋር በተያያዘ ለመንገዱ የሚያስፈልገውን መሬት ለማግኘት ከሚተገበረው የወሰነ ማስከበር ስራ ጋር በተገናኘ አድሎ እንደሚፈፀምና ተለዋዋጭ ውሳኔዎች እንደሚተላለፉ ነዋሪዎች ሲናገሩ፤ ፕሮጀክቱን በበላይነት የሚመራው የአዲስ አበባ መንገዶች ባለስልጣን በበኩሉ የወሰን ማስከበሩ ስራ ለኔም የራስ ምታት ሆኗል፤ ስራዬንም እያጓተተ ነው አለ፡፡ ከሲኤምሲ አካባቢ እስከ ጦር ሃይሎች ለሚደርሰው የ8 ኪሎ ሜትር የባቡር መንገድ ፕሮጀክት በሚያስፈልገው የማስተር ፕላን ቦታ ውስጥ የተገኙ የመኖሪያ፣ የንግድ ቤቶችና ትላልቅ ህንፃዎች እየፈረሱ ሲሆን በአካባቢው ያሉ ንግድ ቤቶች በማፍረስ ሂደቱ በተለይ ከልኬት ጋር በተገናኘ በተደጋጋሚ ተለዋዋጭ የሆኑ ውሣኔዎች እየተላለፉ መሆኑ ቋሚ ወሰናችንን እንዳናውቅ አድርጎናል፤ ይህም የንግድ ስራችንን እያወከብን ነው ብለዋል፡፡ በመጀመሪያ ቀን ልኬት መሠረት አፍርሱ ከተባልን በኋላ በተወሰነልን ድንበር ላይ ራሳችንን አቋቁመን ስራችንን ስንጀምር በድጋሚ የተወሰኑ ሜትሮች አፍርሳችሁ ወደ ውስጥ አስጠጉ እንባላለን የሚሉት ቅሬታ አቅራቢዎቹ፤ ከዚህም ባሻገር በተመሳሳይ ክልል ውስጥ በሚገኙ ቤቶችና ህንፃዎች መካከል አድሎ ይፈፀማል፣ አንደኛው ሲፈርስ አጠገቡ ያለው ሣይፈርስ ይቀመጣል በማለት ችግሩን ይገልፃሉ፡፡ የአዲስ አበባ መንገዶች ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ኢንጂነር ፍቃዱ ሃይሌ በበኩላቸው፤ በህብረተሰቡ የሚነሱት ቅሬታዎች ትክክል መሆናቸውን በመግለጽ በተለይ ተለዋዋጭ የልኬት ስራዎች ላይ የሚሰነዘረው ቅሬታ እሣቸውንም በተደጋጋሚ ከባለሙያዎች ጋር የሚያጋጫቸው ተገቢ ያልሆነ አሠራር መሆኑን ተናግረዋል፡፡ ባለሙያዎቹ በማስተር ፕላኑ የተፈቀደውን 40ሜትር ስፋት ለማግኘት በሚያከናወኑት የልኬት ስራ ውስጥ ለስራው ትኩረት ሠጥቶ ሃላፊነትን ካለመወጣት ጋር የሚፈጠር ችግር እንዳለ የጠቆሙት ኢንጂነር ፍቃዱ፤ አንዴ ቁርጥ ያለ የድንበር ልኬት አለመከናወኑ በተለይ በንግድ ስራ በሚተዳደሩ ግለሰቦች ላይ ተጽእኖ እንዳለው ባለስልጣን መስሪያ ቤቱ እንደሚገነዘብና ችግሩን ለመፍታት ከከተማዋ ፕላን ኢንስቲትዩት ጋር በመቀናጀት መፍትሄዎችን ለመዘየድ እየሰሩ መሆኑን ገልፀዋል፡፡ ለባቡር ፕሮጀክቱ ተብሎ የማስተር ፕላኑ ከሚያዘው 40 ሜትር ውጪ ተጨማሪ መሬት እንደማይወሰድ የሚናገሩት ኢንጂነሩ፤ በዚህ ክልል ውስጥ ያሉ ህንፃዎች እና ቤቶች ግን ሙሉ በሙሉ ተነሺ ናቸው ብለዋል፡፡ ይሁን እንጂ እንደ “ለም ሆቴል” አካባቢ ባሉ ቦታዎች ለመንገዱ በሚገነባው ማሳለጫ ምክንያት ከ40 ሜትር ሊወጣ ይችላል፡፡ ተመሳሳይ በ22 አካባቢ፣ በመገናኛ፣ በዘሪሁን ህንፃ አካባቢ፣ በሜክሲኮ እና በለገሃር ስፖርት ኮሚሽን አካባቢም መንገዱ የውስጥ ለውስጥ እና የላይ ማሳለጫዎችን አካትቶ ስለሚሰራ ከ40 ሜትር ተወጥቶ ሊሠራ እንደሚችል ኢንጂነር ፍቃዱ ለአዲስ አድማስ ገልፀዋል፡፡ ህንፃዎችና ቤቶች ሲፈርሱ እንደ መስፈርት የሚታዩ ጉዳዮች እንዳሉ የሚገልፁት ሃላፊው፤ በዋናነት ህንፃው ቢፈርስ ያለው የኢኮኖሚ ጉዳት፣ የሚያስከትለው ውድመት እንዲሁም ማህበራዊ አገልግሎት ላይ የሚፈጥረው ጫና ከግምት ይገባል ብለዋል፡፡ ይህ ከተጠና በኋላ ትንሽ ወጪና ጉዳት ያለው ቤት ወይም ህንፃ እንዲፈርስ ሲደረግ የማፍረሱ ስልጣንም የክፍለ ከተሞች መሆኑን ገልፀዋል፡፡ በዚህ መሠረት በመንገዱ 40 ሜትር ክልል ውስጥ ያረፉ ህንፃዎችና ቤቶች ተገቢው ካሣ እየተከፈላቸው ይፈርሳሉ የሚሉት ኢ/ር ፍቃዱ፤ የመንግስት ንብረቶች የሆኑት እንደ የፍትህ ሚኒስቴር እና ልደታ ፍርድ ቤት አጥር የመሳሰሉት የአዲስ አበባ አስተዳደር ካቢኔ ባስተላለፈው ውሣኔ መሠረት፤ ያለምንም የካሣ ክፍያ እንዲፈርሱ ይደረጋል ብለዋል፡፡ ይሁን እንጂ ይህ የካቢኔው ውሣኔ በአንዳንድ የመንግስት ተቋማት ተቀባይነት ካላገኘ በማፍረስ ሂደቱ ላይ መጠነኛ መዘግየት እንደሚያጋጥምና ችግሩ በአጭር ጊዜ ተፈትቶ የማፍረስ ስራው እንደሚሰራ የገለፁት ኢንጂነሩ፤ በዚህ ሳቢያ ጉዳዩ እንደ አድሎአዊ አሠራር መታየት እንደሌለበት አሳስበዋል፡፡ ከኤምባሲና ከውጭ ድርጅቶች ጋር በተያያዘም ከፍተኛ ችግር እንደገጠማቸው የነገሩን የስራ ሃላፊው፤ ከሲኤምሲ እስከ ጦር ኃይሎች በሚሰራው መንገድ ላይ ውሃ ልማት አካባቢ የሚገኘው የቡልጋሪያ ኤምባሲን ጨምሮ ልደታ አካባቢ የሚገኘው ደጅ አዝማች ባልቻ ሆስፒታል በሩሲያ መንግስት ከመተዳደሩ ጋር በተያያዘ፣ ጉዳዩ ከአለማቀፍ ስምምነት ጋር የሚገናኝ በመሆኑ በስራው ላይ መዘግየት አጋጥሟል ብለዋል፡፡ ከ6 ኪሎ እስከ ጉራራ በሚሰራው መንገድ ላይ የሚገኘው የፈረንሣይ ኤምባሲም አጥሩ ከ3-5 ሜትር ወደ ውስጥ መግባት እያለበት ኤምባሲው ለማፍረስ ፈቃደኛ ባለመሆኑ ስራው እንደተጓተተ የገለፁት ኢንጂነር ፍቃዱ፤ የውጭ ድርጅቶች የሚፈጥሩት ችግር በልማቱ ላይ እንቅፋት እየሆነ መምጣቱን አስታውቀዋል፡፡ ጉዳዩን ለውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አሣውቀን ምላሹን ለማግኘት እየተጠባበቅን ነው ያሉት የስራ ሃላፊው፤ የቡልጋሪያ ኤምባሲ አጥር ወደ ውስጥ ፈርሶ መሠራቱ ለፕሮጀክቱ አስፈላጊ መሆኑን ተናግረዋል፡፡ የደጃዝማች ባልቻ ሆስፒታል አስተዳደርም መንገዱ በኛ በኩል ማለፍ የለበትም፤ ድንበራችንንም አናፈርስም ማለታቸው ተገቢ አለመሆኑንና ይህም በፕሮጀክቱ ላይ የመዘግየት ችግር መፈጠሩን ገልፀዋል፡፡ በመስመሩ ላይ የሚፈርሱ ህንፃዎችና ቤቶች ሁሉ መታወቃቸውንና እየፈረሱ መሆኑን የተናገሩት ኢንጂነር ፍቃዱ፤ ለገሃር አካባቢ የሚገኙት የመድህን ህንፃና የባህር ትራንስፖርት ቢሮ ህንፃ መሃንዲሶች፤ ህንፃዎቹ ሳይነኩ የባቡሩ መንገድ የሚሰራበትን አማራጭ በማመላከታቸው ከመፍረስ መዳናቸውን ገልፀዋል፡፡ ቀደም ሲል በመንገዱ ላይ የተቀበሩ የውሃ የመብራትና የስልክ መስመሮችን የማዛወር ስራ እየተሠራ እንደሆነ የተናገሩት ሃላፊው፤ እስካሁን አጠቃላይ ፕሮጀክቱ ለዋናው ስራ በሚያስፈልግ ዝግጅት ደረጃ 80 በመቶው ተጠናቋል ብለዋል፡፡ “እስከዛሬ በከተማዋ ከተገነቡ ፕሮጀክቶች ከባዱና ውስብስብ የሆነው ከሲኤም ሲ እስከ ጦር ሃይሎች የሚገነባው አዲሱ የባቡርና የመደበኛ መንገድ ፕሮጀክት ነው” የሚሉት የስራ ሃላፊው፤ በ8 ኪሎ ሜትር ውስጥ ብቻ በአምስት ቦታዎች ላይ ወሎ ሠፈርና ኦሎምፒያ አካባቢ የተሰሩትን አደባባዮችና ማሳለጫ መንገዶችን የመሰሉ ይሰራሉ ብለዋል፡፡ በተጨማሪም በሁለት ቦታዎች የላይ መሸጋገሪያ ድልድይ ስራዎች ይከናወናሉ፡፡ እነዚህ ቦታዎችም መገናኛ አደባባይ፣ 22 አካባቢ፣ ኡራኤል፣ ሜክሲኮ፣ ልደታ መሆናቸውን ገልፀዋል፡፡ ለም ሆቴልና ዘሪሁን ህንፃ አካባቢ ደግሞ የላይ መሸጋገሪያ ድልድዮች ይሰራሉ፡፡ ከዚህ ባሻገር ነባሩ የእግረኛና የመኪና መንገድ ሙሉ ለሙሉ በአዲስ መልክ እንደገና ይሰራል ብለዋል ኢንጂነር ፍቃዱ፡፡ ሌሎች መንገዶችም በቀጣይ እየተዘጉ እንደሚገነቡ ጠቁመው፤ በዘንድሮ ክረምትም ከሜክሲኮ እስከ ልደታ ያለው መንገድ ሙሉ ለሙሉ ተዘግቶ ይሰራል ብለዋል፡፡ Read 11035 times Tweet Published in ዜና More in this category: « የአማራ ክልል ህዝብ ቁጥር ከትንበያው በመቀነሱ ሳቢያ የመረጃ ፍተሻ ተካሄደ አንድነት የፀረ-ሽብር አዋጁን ለማሰረዝ የ1ሚ. ሰዎችን ፊርማ ያሰባስባል » back to top ላንተና ላንቺ Equalize-እኩል ማድረግ፡፡ የኤችአይቪ ኤድስ ስርጭት እንዳያበቃ የማያደርጉ አለመመጣጠኖችን በአለም ዙሪያ ያሉ የሰው ልጆች ሁሉ በአንድነት ሊያስወግዱ ይገባ ል፡፡ UNAIDSEqualize- እኩል ማድረግ እ.ኤ.አ ዲሴምበር 1/ወይም ህዳር 22/ በየአመቱ የሚውለው የአለም ኤድስ ቀን ህብረተሰብ ከራስ ጋር ጠብ - (ወግ) Written by ድረስ ጋሹ ከረጅም ጊዜ በኋላ...ወንበር ስቦ ‘ራሱን ኖር አለው _የልብ የልቡን ሊያወጋው። እንግዳ ማንነቱ፣ አትሮንሱ ላይ መጽሐፍ ገልጦ “ገድለ ሕይወቱን” ሊያትትለት ሲሰናዳ፤ ነባር ማንነቱ ጆሮው እንደ ጥንቸል ጆሮ ቆመ - ሊሰማ። ርዕሰ አንቀፅ “ክፉ ደጉን ያየን ነንና ጎረቤት ያንተ ቤት ሲንኳኳ ይሰማል እኔ ቤት” ... ከዕለታት ከአንድ ቀን ዘጠኝ ጓደኛሞች ወደ አንድ ሩቅ አገር ለመሄድ መንገድ ይጀምራሉ። ብዙ ርቀት እንደሄዱ ይመሽባቸዋል።አንደኛው፤“ጎበዝ፤ ከዚህ ወዲያ ከቀጠልን ጨለማው ይበረታብናል። ስለዚህ እዚህ ተኝተን እንደር” አለ። ሁለተኛው፤“ጥሩ ሀሳብ ነው።
ምስቲ ዝለኣኽ ዘሎ ሓገዝ፡ ንመሳርሒ ውግእን ካልእን ዝውዕል ጥረ-ነገራት ይለኣኽ ኣሎ ብዝብል ምኽንያት፡ ናብ ትግራይ ዝኣቱ ዘሎ ሓገዝ ዝያዳ ፍተሻን ጽኑዕ ክትታልን ክግበረሉ መንግስቲ ኢትዮጵያ ኣመልኪቱ። ከም ሓበሬታ ኣገልግሎት ዜና ፈረንሳይ፡ ምክትል ቀዳማይ ሚኒስተርን ሚኒስተር ወጻኢ ጉዳያትን ኣቶ ደመቀ መኮነን፡ ብቐዳም ኣብቲ መሳግሮ ክልል ዓፋር ኰይኑ ኣብ ዝሃቦ ቃል፡ እቲ ንትግራይ ክኣቱ ዝሕተት ዘሎ ዝያዳ ነዳዲን ካልእ ክልኩል መሳርሒን ካብ ካልእ ጥቕሚ ይውዕል ኣሎ ክብል ተዛሪቡ። እቲ ተኸልኪሉ ከብቅዕ ናብ ትግራይ ይኣቱ ኣሎ ዝበሎ ጥረ-ነገራት ብስም ኣይጠቐሶን። ነቲ ተርእዮ ንምቍጽጻር ዝተረረ ፈተሻ ክስዕብ ምዃኑ ግን ኣቶ ደመቀ ወሲኹ። ኣብ ዝሓለፈ ክልተ ኣዋርሕ፡ ድሕሪ ምቍራጽ ተጻብኦታት ናብ ክልል ትግራይ መጠናዊ ነዳዲ ክኣቱ ጸኒሑ’ዩ። እቲ ዝለኣኽ ዘሎ ሓገዝ ግን ኣዝዩ ንኡስን ነቲ ዘሎ ጠለብ ዘየማልእን ምዃኑ ውድብ ሕቡራት ሃገራት ይሕብር። ዕለታዊ ፈነወ ድምጺ ኣመሪካ 30/11/2022 ፈነወ ድምጺ ኣመሪካ ቋንቋ ትግርኛ ሕዳር 30,2022 ፈነወ ድምጺ ኣመሪካ ቋንቋ ትግርኛ ሕዳር 30,2022 ኣሶሴይትድ ፕረስ መንግስቲ ኢትዮጵያ ኣገልግሎት ኢንተርነት ናብ ክልል ትግራይ ዝምለሰሉ ጊዜ ኣየቐመጠን ይብል፥ መንግስቲ ኢትዮጵያ ድጎማ ነዳዲ እንተገብረ ተገልገልቲ ግን ካብ ወጻኢ ከምዘይደሓኑ ይገልጹ ፥ ናሚብያ ኣብ ዝመጽእ ምርጫ ንደቂ ኣንስትዮ ከምተቐድም ትሕብር መደብ ደቂ ኣንስትዮን ስድራቤትን የጠቓልል
ከተማችን በአሳ ማጥመጃ ዘንግ ዝነኛ ነች ስለዚህ የካርቦን ፋይበር ቁሳቁሳችን ጎልማሳ፣ ጥራት ያለው እና ተወዳዳሪ ዋጋ ያለው ነው።አሁንም ለጃፓን እና ለኮሪያ ቅርብ ነን ስለዚህ በካርቦን ፋይበር ቁሶች እና ቴክኖሎጂዎች ከእነሱ ጋር ጥሩ ግንኙነት አለን እና እኛም እንዲሁ። በምርቶቻችን ጥራት ላይ ጥብቅ ቁጥጥር ስላለን ከሌሎች ሀገራት የተሻለ ጥራትን ማግኘት እንችላለን።በተጨማሪም በብዙ ታዋቂ ኤግዚቢሽኖች ላይ ተሳትፈናል እና የምርታችንን ጥራት ለማሻሻል ከብዙ ትላልቅ ብራንዶች ጋር ተገናኝተናል። በተመሳሳይ ጊዜ, የእኛ ምርቶች የአውሮፓ CE የምስክር ወረቀት እና የ SGS የምስክር ወረቀት አልፈዋል. ሙያዊ ቴክኖሎጂ የላቀ የማምረቻ መሳሪያዎች እና ሙያዊ ቴክኖሎጂዎች አሉን, እንዲሁም የባለሙያ ቡድን, የአስተዳደር ቡድናችን እና የቴክኒክ ሰራተኞቻችን ዘመናዊ የኮምፒተር አስተዳደር እና ከፍተኛ የቴክኖሎጂ የሙከራ መሳሪያዎችን ይጠቀማሉ, በዚህ መስክ የብዙ አመታት ልምድ አለው.የእኛ ምርቶች የማቅረቢያ ጊዜ የተረጋገጠ ነው. , እና ትዕዛዞችን በእጃችን በፍጥነት ማጠናቀቅ እንችላለን.በተመሳሳይ ጊዜ ወደ ውጭ የመላክ ችሎታችንም ዋስትና ተሰጥቶናል, እና ምርቶችን ለደንበኞች በፍጥነት ለማቅረብ እንድንችል በጣም ጥሩ የሎጂስቲክስ አጋሮች አሉን. የእኛ ምርቶች የካርቦን ፋይበር ቱቦን የቴሌስኮፕ ቱቦ፣ የካሜራ ትሪፖድ፣ ሞተር ሳይክል እና አውቶሞቢል ጭስ ማውጫ፣ ወዘተ)፣ የካርቦን ፋይበር ወረቀት (የሚፈልጉትን የመጨረሻ ምርት በ CNC ማሽነሪ ሊሰራ የሚችል) እና የካርቦን ፋይበር ባለ ሶስት አቅጣጫዊ የመቅረጫ ክፍሎችን ማምረት እንችላለን። ፣ አውቶሞቢል እና ሞተር ሳይክል የጭስ ማውጫ ስርዓት ፣ የአካል ክፍሎች እና የስፖርት መሳሪያዎች ክፍሎች) ፣ እና አንዳንድ የውጪ ስፖርቶች መዘዋወሮች እና አገዳዎች ከካርቦን ፋይበር የተሰሩ ብጁ ምርቶችም አሉ ። ሁሉንም አይነት ምርቶች እና በጣም ፕሮፌሽናል ማድረግ እንችላለን ። ኩባንያዎች ጥራት ያላቸው ምርቶች, ደንበኛ በመጀመሪያ, የመጀመሪያ ደረጃ አገልግሎት, ታማኝነት ላይ የተመሰረተ, ጥራት ያለው የድርጅቱ ነፍስ እንደሆነ እናውቃለን, ስለዚህ ፈጠራን እንከተላለን.ከእኛ ጋር እንድትተባበሩ ሞቅ ያለ አቀባበል እናደርጋለን, አጋር እንሆናለን, ለማሳካት. አሸነፈ - አሸነፈ!
ልምድ ነውና ኣዲስ ዜና ፍለጋ ከድረ-ገፅ ወደ ድረ- ገፅ “ስፈናጠር” ድንገት “ቦርከና” ውስጥ ጥልቅ አልኩ። ቦርከና ወንዙ ሳይሆን የዜና መረቡ። ከሁለት ቀናት በፊት borkena.com “የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን)” ምስረታን አስመልክቶ ያቀረበው የዜና ዘገባ መዝጊያ ምዕራፍ፥ ትንሽ አረፍ ብዬ ይቺን አጭር ጽሑፍና ቪዲዮ እንዳዘጋጅ አደረገኝ። Yet, there are voices who seem to be somewhat skeptical if the party could be different in a good way from the other parties that we see in Ethiopia. Those who are even more critical question the consciousness of the leadership simply by pointing to the logo they picked as an emblem of the party which is “double-headed eagle” ; they say the traditional emblem in history has always been a lion. ምንጭ ጽሑፍ ፦ National Movement of Amhara party officially founded in Bahir Dar የእራሴን ትርጉም ስሰጠውም፦ ይሁንና ንቅናቄው (አብን) ኢትዮጵያ ውስጥ ከሚታዮት ሌሎች ድርጅቶች በተለየ በጎ አስተዋፆኦ ይኖረዋል ብለው ለማሰብ የሚቸገሩ ግለሰቦች አሉ። ከዚህም አልፎ ጠንከር ባለ መልኩ የሚተቹት ደግሞ፦ ድርጅቱ ከልማዳዊው የአንበሳ ምስል ውጪ እንደ አርማ የመረጠውን ባለ መንታ ጭንቅላት ንስር በቀላል ማስረጃነት በመጠቆም፥ የድርጅቱ አመራር ያላቸውን ብስለትና ንቃት በደማቅ የጥያቄ ምልክት ስር ያስቀምጡታል፤ ይላል። ስለ አማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) አመራር ብስለትና ክንዋኔ ዛሬ ላይ ሆኖ መናገርም ሆነ መፃፍ ይከብዳል። ያንን በይደር እናቆየውና፥ የዛሬ የድርጅት አርማ የነገ ተግባር መለኪያ ሚዛን መሆን ይችላልን? ስንል መጠየቅ ግን እንችላለን። ፖለቲካ ጥንቆላ ሆኖ አያውቅም። የድርጅት አርማ እንደ ገድ (ዕድል) መተንበያ ምልክት (Zodiac) እየቆጠሩ፦ አንተ Leo ነህ አንተ ደግሞ Scorpio እያሉ፥ ትላንት ስለተወለደው አብን ትንቢት ለመናገር መሞከር ተራ ጠንቋይነት እንጂ በሳል ተቺነት ሊሆን አይችልም። ጉብዝና በስራ እንጂ በስም እና በአርማ መች ሆኖ ያውቅና? ይህንን ስል፦ ድሮ ልጆች እያለን በየሰፈራችን በሚደረግ የእግር ኳስ ግጥሚያ ውድድር ላይ ለመሳተፍ የምንመሰርተው ቡድን ትዝ አለኝ። ያኔ ገና ለጋ የሆነው እግራችን፡ በአየር የተነፋ ኳስ አክርሮ ሦስት ሜትር እንኳ አርቆ መምታት ሳይችል፥ ለቡድናችን የምንሰጠው ስም ግን፡ መረብ – በጣሽ ነበር። ድንቄም ነው ያሉት ወይዘሮ ብርቄ። እና አሁን ” አርማችሁን አንበሳ ካላደረጋችሁት በስተቀር ጥቃት መካች ኣማራ መሆን አትችሉም ” መባሉ ለምን ይሆን? አብን ፦ የዘረኝነትን ማንቁርት ነክሶ፣ የአድሎን አክርካሪ ለመስበር የሚያበቃ ጠንካራ መንጋጋ እንዳለው ለማሳየት አርማው ግዴታ ባለ-ዳልጋ እንስሳ መሆን አለበትን? አርማ ወይንም ሰንደቅዓላማቸው ላይ ክርስቶስ ከተሰቀለበት መስቀል የገዘፈ ግማድ አጋድመው ወዲህ ወዲያ የሚሉት ሀጉራትና ድርጅቶችስ ቢሆኑ፥ አይደለም ከሰው ከዲያብሎስ ብሰው በክፋትና ተንኮል ሲራቀቁ፣ በፍቅርና ሰላም ሲሳለቁ እንጂ ከመለያ አርማቸው ጋር የሚታረቅ ምን በጎ ምግባር ሲከውኑ ተመልክተን እናውቃለን? ችቦና የገብስ ዘላላ እንደ ድርጅት አርማ ይዘውልን የመጡት ህወሀቶችስ ቢሆኑ፥ በጥይትና ረሃብ ረፍርፈው የቀበሩት ህዝብ እንጂ አጭደው የከመሩት አዝመራ የቱ ነው? ሃያ-ሰባት ዓመት ሙሉ የምናጭደው ስንዴ ሳይሆን ስንክሳር ነው። ችቦውስ ቢሆን መች ብርሃን ሆነን? አመት ሙሉ ከተማ ገጠሩ ጨለማ ነው። በምሽት ብርሃን የሚታየው እነ እንትና ሲጋራ ሲለኩሱ አለበለዚያም ጎጆ፣ መስጂድ፣ ወይ ደግሞ ቤተክርስቲያን ሲያቃጥሉ ነው። ነገሩ ገርሞኝ ይህን ያህል ተጓዝኩ እንጂ፥ አብን አርማውን ንስርም ሆነ አንበሳ ቢያደርገው ልዩነቱ ለእኔ አይታየኝም። ለምን ቢባል አንበሳና ንስር ግዛታቸው እንጂ ልዩ አገዛዛቸው ኣንድ ነው፤ ድንገት ብቅ ሲሉ ያም በሰማይ – ይሄም በምድር ፍጥረትን ያርዳሉ። ሁለቱም በወሰናቸው አፄዎች ናቸው። እንዳውም ንስር ግዛቱን አልፎና አስፍቶ፥ ህዋውን ብቻ ሳይሆን ባህር የብሱንም ጭምር በፍርሃት ያምሰዋል። ውሃ ጠልቆ ከአሳ እስከ እባብ ያለ መንጠቆ ነጥቆ ሽቅብ ይመጥቃል። ጥጃን ከገደል ላይ ወርውሮ፣ ተኩላና ቀበሮን ምድር ለምድር አባርሮ – እንደ ቆሎ ዘግኖ ወደ ግዛቱ ይሰግራል። ይህ ባለ ክንፍ ፈረስ በሙሉ ሀይሉ ህዋውን ሲቀዝፍ፦ ሰማይ ቀውጢ ይሆናል፣ ደመና እንደ ትቢያ ይቦናል። አብን፦ ከአንበሳ ይልቅ የምድርና የህዋ ንጉስ የሆነውን ንስር መለያው በማድረጉ በፍርሃት የሚነስረው አንጃ ካለ ደግሞ፥ ይህንን ጉልበታም ጋላቢ ለመግራትና ለመግታት እርሱም በተራው ድርጅት መስርቶ፣ አርማውንም ቢሻው የቃጫ ልጓም፣ ቢሻውም የነሃስ ሰንሰለት አድርጎ ይምጣ! ከተሳካ። እውነቱ ግን፦ ንስር አፈጣጠሩ- ፈጣሪውን ብቻ እንጂ ተፈጥሮንና ፍጥረትን እንዳይፈራ ሆኖ ነው። ንስር፦ የሰላም አለቃ፣ ድንቅ መካር፣ ሀያል- ተዋጊም የሆነው የአብ መቀመጫ ዙፋን (ኪሩቤል) ነውና። አብንን የምስራች ብያለሁ! ዛሬም እንደ ትላንቱ ደግሜ ማሳሰብ የምወደው ሐቅ ደግሞ ይህንን ነው፦ ለሦስት አስርት ዓመታት በኣንድ ዘረኛ መንግስት የተገዛነው፥ በእኛ – በተገዢዎቹ ድክመት እንጂ በእነርሱ – በገዢዎቻችን ጥንካሬና ጉልበት አይደለም! ፖለቲካዊም ሆነ ማህበራዊ ለውጥ ለማምጣት፦ የምንገነባው ውስጣዊ ድካም እንጂ የምናፈርሰው ውጫዊ (የጠላት) ብርታት የለም!
የተናጠል ተኩስ አቁም ፖለቲካው በሕወሓት አፈር-ልሶ መነሳት እና በፌደራል መንግሥት ‹ድንገተኛ› ውሳኔ ያተኮረ ነው። እውነታው በፖለቲከኞች መርህ ተሸሽጎ የጦር ሜዳው ወደ ዐማራ ክልል ከተሞች ተጠጋ። ከሐምሌ 14 እስከ 16/2013 ዓ.ም ባሉት ቀናት ቆቦ በሕወሓት መልሶ ማጥቃት ማሟሻ ተወረረ። ለወትሮው በልጅ አገረዶች ‹ሶለል› የሚደምቀው አሸንዳም ሆነ የእረኞች ጅራፍ ጨዋታ ተስተጓጉሎ ሕዝብ የክረምት ሽሽት ገጠመው። በነገራችን ላይ ቆቦን ለመያዝ ከተደረገው ጦርነት በኋላ ያለው መንገድ ለሕወሓት አልጋ-በአልጋ የሆነ ያህል ክፍተት መፈጠሩ ዋጋ አስከፍሏል። ከሮቢት እስከ ወልዲያ መደዳውን ያሉ ከተሞች በዋናነት በሽብር ወሬ የተያዙ ናቸው። ስልታዊ ማፈግፈጉ እንዳለ ሆኖ፣ አንዳንድ የቆቦ እና የመከላከያ አመራሮች፣ ‹‹ሰብራችሁ ውጡ ስለተባልን ጁንታው እንዳይፈጃችሁ…›› በሚል ዛቻ በሺዎች የሚቆጠሩ ተፈናቃዮች ወደ ወልዲያ እንዲሸሹ ማደናገጣቸውን፣ በኋላ ጉዳዩን ተንተርሰው የወጡ መረጃዎች ያስረዳሉ። ለወቅቱ ሁኔታውን የሚጠቁም ትዝብቴን ጠቅሼ ልለፍ። ቆቦ በተያዘ ሦስተኛው ቀን አካባቢ (ሐምሌ 19 ማለት ነው) ከቢሮ መልስ ለቅዱስ ገብርኤል ዝክር ተጠርቼ ከጓደኛ ቤት ነበርኩ። በዕለቱ ከምሽቱ አንድ ሰዓት ላይ የእጅ ስልኬ ጠራ፤ አነሳሁት፡- ‹‹ልጄ…›› የሚል ድምጽ ወደ ጆሬዮ ተንቆረቆረ፤ እናቴ ናት። ኔቶዎርክ ተቆራረጠባት መሰለኝ በቅጡ ሳንሰማማ ስልኩ ተዘጋ። ልቤ ግን፣ ያለ ወትሮው ራደ፤ ባለሁበት የጨው አምድ መስዬ እናቴ ስላለችበት ሁኔታ ማንሰለሳል ያዝኩ። ምን ሆና ይሆን? መልሼ መላልሼ ራሴን ጠየቅኩ፤ መልሼ መላልሼም የስልክ ቁጥሯን ቀጠቀጥኩ። ‹‹የደወሉላቸውን ደንበኛ አሁን ማግኘት አይችሉም፤›› የሚለው የኦፕሬተሯ ተስፋ አስቆራጭ ምልእክትም ተደጋገመብኝ። ሥጋቴ ከሰዓቴ ጋር ይቆጥር ጀመር። ወደ ጎረቤት ስልክ ሞከርኩ፤ አይሠራም። የ‹ኔትዎርክ› ችግር መሆኑን ገምቼ ለመረጋጋት ብጥርም፣ ልቤ የእናቴን ሆኗል። በርግጥ፣ ወሮ-በላው ሕወሓት በተቆጣጠራቸው ከተሞች ስልክ አለመሥራቱን ለማወቅ አልዘገየሁም። ወልዲያ በዚያ ቅጽበት ባትያዝም፣ ከመብራት መቆራረጥ ጋር ተያይዞ ይሁን ወይም የኔትዎርክ ችግር አልፎ አልፎ ነበር። ከጥቂት ቆይታ በኋላ እናቴ መልሳ ደወለች።
ፕሬዝደንት ባይደን ለ100 ሀገራት ለመለገስ ቃል የገቡት ተጨማሪ 500 ሚሊዮን የፋይዘር ክትባት በመጪው ነሐሴ ወር መሰራጨት እንደሚጀምር ተገለጸ። ዩናይትድ ስቴትስ ለአፍሪካ የምትለግሰውን የኮቪድ 19 ክትባት በተመለከተ በተካሔደ የበይነ መረብ ውይይት ላይ፣ ሀገሪቱ 25 ሚሊዮን ክትባት ከባለድርሻ አካላት ጋር በመተባበር ለአፍሪካ ሀገራት በማድረስ ላይ መሆኗ ተገልጿል፡፡ በተጨማሪም ፕሬዝደንት ባይደን ለ100 ሀገራት ለመለገስ ቃል የገቡት 500 ሚሊዮን የፋይዘር ክትባትም ከቀጣዩ ወር ጀምሮ እንደሚሰራጭ እና ከዚህም አፍሪካ ከፍተኛ ቁጥር ያለው ክትባት እንደምታገኝ የዩኤስ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የዓለም አቀፍ ኮቪድ -19 ምላሽ እና የጤና ደህንነት አስተባባሪ ጌይል ስሚዝ ተናግረዋል፡፡ የክትባቱን ምርት ለማሳደግ፣ በዩኤስ የሚገኙ የመድኃኒት አምራቾች ፣ የኮቪድ 19 ክትባትን ጨምሮ በአፍሪካ የሕክምና ግብዓቶችን እንዲያመርቱ ለማስቻል ጥረት እየተደረገ መሆኑንም ገልጸዋል፡፡ በዩኤስ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የአፍሪካ ጉዳዮች ረዳት ሚኒስትር አኩና ኩክ በበኩላቸው፣ ለአፍሪካ እና ለመላው ዓለም በድጋፍ መልክ የሚሰጠው ክትባት ደህንነቱ የተጠበቀ እንደሆነ አብራርተዋል፡፡ አፍሪካ የተለያዩ ችግሮችን በመጋፈጥ ላይ ያለች አህጉር ብትሆንም፣ የኮቪድ ወረርሽኝን መቆጣጠር ካልተቻለ ለሌሎች ችግሮች ምላሽ መስጠት የማይቻል በመሆኑ፣ የባይደን አስተዳደር ለኮቪድ ምላሽ ቅድሚያ ሰጥቶ በመሥራት ላይ መሆኑንም ነው ረዳት ሚኒስትሯ አኩና ኩክ የገለጹት።
እነሆ፥ አሕዛብ በገንቦ እንዳለች ጠብታ ናቸው፥ በሚዛንም እንዳለ ትንሽ ትቢያ ተቈጥረዋል፤ እነሆ፥ ደሴቶችን እንደ ቀላል ነገር ያነሣል። ትንቢተ ኢሳይያስ 40:15,17 አብረኸው በመንገድ ሳለህ ከባላጋራህ ጋር ፈጥነህ ተስማማ፤ ባላጋራ ለዳኛ እንዳይሰጥህ ዳኛም ለሎሌው፥ ወደ ወህኒም ትጣላለህ፤ እውነት እልሃለሁ፥ የመጨረሻዋን ሳንቲም እስክትከፍል ድረስ ከቶ ከዚያ አትወጣም። የማቴዎስ ወንጌል 5:25-26 ለእነርሱና ለአሕዛብም ምስክር እንዲሆን፥ ስለ እኔ ወደ ገዥዎች ወደ ነገሥታትም ትወሰዳላችሁ። አሳልፈውም ሲሰጡአችሁ፥ የምትናገሩት በዚያች ሰዓት ይሰጣችኋልና እንዴት ወይስ ምን እንድትናገሩ አትጨነቁ፤ የማቴዎስ ወንጌል 10:18,19 ወደ ቅፍርናሆምም በመጡ ጊዜ ግብር የሚቀበሉ ሰዎች ወደ ጴጥሮስ ቀረቡና። መምህራችሁ ሁለቱን ዲናር*ፍ1* አይገብርምን? አሉት። አዎን ይገብራል አለ። ወደ ቤትም በገባ ጊዜ ኢየሱስ አስቀድሞ። ስምዖን ሆይ፥ ምን ይመስልሃል? የምድር ነገሥታት ቀረጥና ግብር ከማን ይቀበላሉ? ከልጆቻቸውን ወይስ ከእንግዶች? አለው። ጴጥሮስም። ከእንግዶች ባለው ጊዜ ኢየሱስ። እንኪያስ ልጆቻቸው ነጻ ናቸው። ነገር ግን እንዳናሰናክላቸው፥ ወደ ባሕር ሂድና መቃጥን ጣል፥ መጀመሪያም የሚወጣውን ዓሣ ውሰድና አፉን ስትከፍት እስታቴር*ፍ2* ታገኛለህ፤ ያን ወስደህ ስለ እኔና ስለ አንተ ስጣቸው አለው። ፍ1 አንድ ዲናር አምሳ የኢት@ ብር ሳንቲም ያህል ነው። ፍ2 እስታቴር ሁለት ብር ያህል ነው። የማቴዎስ ወንጌል 17:24-27 እንግዲህ ምን ይመስልሃል? ንገረን ለቄሣር ግብር መስጠት ተፈቅዶአልን ወይስ አልተፈቀደም? አሉት። ኢየሱስም ክፋታቸውን አውቆ። እናንተ ግብዞች፥ ስለ ምን ትፈትኑኛላችሁ? የግብሩን ብር አሳዩኝ አለ። እነርሱም ዲናር አመጡለት። እርሱም። ይህች መልክ ጽሕፈቲቱስ የማን ናት? አላቸው። የቄሣር ነው አሉት። በዚያን ጊዜ። እንኪያስ የቄሣርን ለቄሣር የእግዚአብሔርንም ለእግዚአብሔር አስረክቡ አላቸው። የማቴዎስ ወንጌል 22:17-21 በዚያም ወራት ዓለሙ ሁሉ እንዲጻፍ ከአውግስጦስ ቄሣር ትእዛዝ ወጣች። ቄሬኔዎስ በሶርያ አገር ገዥ በነበረ ጊዜ ይህ የመጀመሪያ ጽሕፈት ሆነ። ሁሉም እያንዳንዱ ይጻፍ ዘንድ ወደ ከተማው ሄደ። ዮሴፍም ደግሞ ከዳዊት ቤትና ወገን ስለ ነበረ ከገሊላ ከናዝሬት ከተማ ተነሥቶ ቤተ ልሔም ወደምትባል ወደ ዳዊት ከተማ ወደ ይሁዳ፥ ፀንሳ ከነበረች ከእጮኛው ከማርያም ጋር ይጻፍ ዘንድ ወጣ። የሉቃስ ወንጌል 2:1-5 ስለዚህ ጲላጦስ። አትነግረኝምን? ልሰቅልህ ሥልጣን እንዳለኝ ወይም ልፈታህ ሥልጣን እንዳለኝ አታውቅምን? አለው። ኢየሱስም መልሶ። ከላይ ካልተሰጠህ በቀር በእኔ ላይ ምንም ሥልጣን ባልነበረህም፤ ስለዚህ ለአንተ አሳልፎ የሰጠኝ ኃጢአቱ የባሰ ነው አለው። የዮሐንስ ወንጌል 19:10,11 ነፍስ ሁሉ በበላይ ላሉት ባለ ሥልጣኖች ይገዛ። ከእግዚአብሔር ካልተገኘ በቀር ሥልጣን የለምና፤ ያሉትም ባለ ሥልጣኖች በእግዚአብሔር የተሾሙ ናቸው። ስለዚህ ባለ ሥልጣንን የሚቃወም የእግዚአብሔርን ሥርዓት ይቃወማል፤ የሚቃወሙትም በራሳቸው ላይ ፍርድን ይቀበላሉ። ገዥዎች ለክፉ አድራጊዎች እንጂ መልካም ለሚያደርጉ የሚያስፈሩ አይደሉምና። ባለ ሥልጣንን እንዳትፈራ ትወዳለህን? መልካሙን አድርግ ከእርሱም ምስጋና ይሆንልሃል፤ ለመልካም ነገር ለአንተ የእግዚአብሔር አገልጋይ ነውና። በከንቱ ግን ሰይፍ አይታጠቅምና ክፉ ብታደርግ ፍራ፤ ቍጣውን ለማሳየት ክፉ አድራጊውን የሚበቀል የእግዚአብሔር አገልጋይ ነውና። ስለዚህ ስለ ቍጣው ብቻ አይደለም ነገር ግን ስለ ሕሊና ደግሞ መገዛት ግድ ነው። ስለዚህ ደግሞ ትገብራላችሁና፤ በዚህ ነገር የሚተጉ የእግዚአብሔር አገልጋዮች ናቸውና። ለሁሉ የሚገባውን አስረክቡ፤ ግብር ለሚገባው ግብርን፥ ቀረጥ ለሚገባው ቀረጥን፥ መፈራት ለሚገባው መፈራትን፥ ክብር ለሚገባው ክብርን ስጡ። ወደ ሮሜ ሰዎች 13:1-7 እርስ በርሳችሁ ከመዋደድ በቀር ለማንም ዕዳ አይኑርባችሁ፥ ሌላውን የሚወድ ሕግን ፈጽሞታልና። ወደ ሮሜ ሰዎች 13:8 ሥራ የሞላበት ትልቅ በር ተከፍቶልኛልና ተቃዋሚዎችም ብዙ ናቸው። 1ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 16:9 ስለሚመለከቱት ስለ መልካም ሥራችሁ፥ ክፉ እንደምታደርጉ በዚያ እናንተን በሚያሙበት ነገር፥ በሚጎበኝበት ቀን እግዚአብሔርን ያከብሩት ዘንድ በአሕዛብ መካከል ኑሮአችሁ መልካም ይሁን። ስለ ጌታ ብላችሁ ለሰው ሥርዓት ሁሉ ተገዙ፤ ለንጉሥም ቢሆን፥ ከሁሉ በላይ ነውና፤ ለመኳንንትም ቢሆን፥ ክፉ የሚያደርጉትን ለመቅጣት በጎም የሚያደርጉትን ለማመስገን ከእርሱ ተልከዋልና ተገዙ። 1ኛ የጴጥሮስ መልእክት 2:12-14 Wordproject® is a registered name of the International Biblical Association, a non-profit organization registered in Macau, China.
ዝተቖጥዑ ሰልፈኛታት ናይ ሓፂን በትርን ናይ ጎደናታት ምልክታት እናነቐሉ ንናይቲ ኤምባሲ ናይ ሓፂን ሓፁር ብምጥሓስ ናብቲ ቀዳማይ ቀለበት ብምእታው እንተወሓደ ንሓደ ናይ ሓለዋ ኖቕጣ ኣቃፂሎም ኣለው። ሚንስትር ጉዳያት ወፃኢ ኣሜሪካ ኣብ ዘውፅኦ መግለፂ ሰራሕተኛታት ድሕነቶም ሕልው እዩ ኢሉ።ኣብ ዒራቕ ኣምባሳደር ኣሜሪካ ማት ቱዊለር ብምኽንያት ስራሕ ኣብ ውሽጢ እቲ ኤምባሲ ከምዘይነበሩ ተፈሊጡ’ሎ። ዕለታዊ ፈነወ ድምጺ ኣመሪካ 08/12/2022 ፈነወ ትግርኛ ሓሙስ ፈነወ ትግርኛ ብናይ`ዚ መዓልቲ ዓበይቲ ዜና ይጅምር ። ካብ ኤርትራን ኢትዮጵያን ዝረኽቦም ቃለ-መጠይቓትን ሰሙናዊ መደባትን ድማ የስዕብ ። ሰሙናዊ መደባት ሓሙስ፡ መንእሰያት/ ጥዕና
ህዝቢ ኤርትራ ንብዙሕ ዘመናት ካብ መግዛእቲ ናብ መግዛእቲ፡ ካብ ጭቆና ናብ ጭቆና ክሰጋገር ድሕሪ ምጽናሕ ኣብ 40ታት ብዓመጽን ዓሎቕን ኣብ ትሕቲ ምሉእ ጎቦጣ ስርዓት ኢትዮጵያ ኣትዩ። ንኩለን ሃገራት ኣፍሪቃ ብመሰረት መግዛእታዊ ውዕላት ናጽነተን ክወሃባ ከለዋ፡ ንህዝቢ ኤርትራ ግን እዚ ዕዱል ኣይተዋሃቦን። 01 መስከረም 1961 ብመሪሕ ቃልሲ ሓሚድ ኢድሪስ ዓዋተ ብረታዊ ቃልሱ ጀሚሩ። ን30 ዓመት ኣዝዮም መረርቲን ደማዊ ውግእ ድሕሪ ምክያድ ኣብ 24 ግንቦት 1991 ንመግዛእቲ ኢትዮጵያ ምሉእ ብምሉእ ካብ ግዝኣተ መሬት ኤርትራ ሲዒሩ ኣውጺእዎ። ህዝቢ ኤርትራ ካብ ናይ ሃገራት ኣፍሪቃ ፍልይ ብዝበለ ብቃልሱን ብደሙን ብምርጫ ሪፈረንዶምን ናጻን ልእላዊትን ሃገረ ኤርትራ መስሪቱ። ድሕሪ ምምስራት ልእላዊት ሃገረ ኤርትራ ዝሰዓበ ጥልመትን ጭካነን ህዝቢ ኤርትራ ኣብ ታሪኩ ሪኢዎን ሰሚዕዎን ዘይፈልጥ ውድቐትን ምብትታንን ገጢምዎ ይርከብ። ሎሚ ህዝብና ኣብ ኩሉ ኩርናዓት ዓለም ይኣክል ብምባል ንኣጽናቲ ስርዓት ህ.ግ.ደ.ፍ ከምቶም ዝሓለፉ ባዕዳውያን መግዛእቲ ካብ መሬት ኤርትራ ሓግሒጉ ንምጉሓፍ እጂጉኡ ሰብሲቡ ተላዒሉ ኣሎ። ንሕና ነበርቲ ሃገረ ጀርመን ዝኮና ኤርትራውያን ከም ኩሉ ኤርትራዊ ሓውና ካባና ዝድለ ኩሉ ንምፍጻም ይኣክል ኢልና ተላዒልና ኣሎና። ክቡር ህዝቢ ኤርትራ ነቶም ጎባልል ናይ ዞባናን ኣብ ጸላም ኣፍሪቃ ዝሓየሉ ምዃኖም ዝዝረበሎም ዝነበረ ስርዓታት ሃይለስላሰን ደርግን ኣላሽ ዘበልካ ጅግና ህዝቢ ኢኻ። ሎሚ ውን ነዚ ልሙስ ስርዓት ህግደፍ ኣብ ሓጺር ግዜ ክትስዕሮ ምዃንካ ዘጠራጥር የብሉን።
ከሁለት ሳምንታት በፊት ከታዋቂው የኦሮምኛ ቋንቋ ሙዚቀኛ ሀጫሉ ሁንዴሳ ግድያ ጋር በተያያዘ ተዘግቶ የነበረው የኢንተርኔት አገልግሎት ከትናንት ከሰአት በኃላ ጀምሮ በከፊል ተለቋል፡፡ “የብሮድባንድና የዋይፋይ” አገልግት ከትናንት ጀምሮ በአዲስ አበባ ከተማ መስራት ጀምሯል፡፡ አገልግቱ በመላው ሀገሪቱ የተቋረጠ የነበረ ሲሆን አሁን ላይ አገልግሎቱ በመላ ሀገሪቱ ስለመለቀቁ ማወቅ አልተቻለም፡፡ ነገርግን በተለያዩ ክልሎች ሰዎች ማህበራዊ ሚዲያ መጠቀም ጀምረዋል፤ ይህ በክልሎችም “የብሮድባንድና የዋይፋይ” አገልግሎት መጀመሩን ያመለክታል፡፡ የሞባይል ዳታ እስካሁን ያልተለቀቀ ሲሆን መቼ እንደሚለቀቅም ማወቅ አልተቻለም፡፡ መንግስት የአርቲስቱን ግድያ ተከትሎ የተከሰተው የጸጥታ ችግር እንዳይስፋፋ በማሰብ የኢንተርኔት አገልግሎቱን ማቋረጡ ምክንያታዊ መሆኑን ሲገልጽ ኢንተርኔት ተጠቅመው ይሰሩ የነበሩ ተቋማትም ስራ አቁመው ቆይተዋል፡፡ አርቲስቱ በአዲስ አበባ ገላን አካባቢ መገደሉን ተከትሎ በተነሳ ብጥብጥ በኦሮሚያ ክልል ብቻ ከ160 በላይ ሰዎች መሞታቸውን የኦሮሚያ ፖሊስ ኮሚሽን ባለፈው ሳምንት አስታውቋል፡፡ ከሰው ህይወት መጥፋት ባሻገር በክልሉ በተለይም በምእራብ አርሲ በመቶዎች የሚቆጠሩ የንግድ ተቋማትም ውድመት እንደደረሰባቸው ኮሚሽኑ ባቀረበረው ሪፖርት መግለጹ የሚታወስ ነው፡፡
በሰሜን ጎንደር እና አካባቢው በቅማንት ብሔረሰብ አባሎችና በአማሮች መካከል ግጭት መከሰቱና የበርካታ ሰዎች ህይወት መጥፋቱ ትላንት ባስተላለፍነው ዝግጅት ማሰማታችን ይታወሳል። ዛሬ ደግሞ የችግሩ ሰላባ ከሆኑት መካከል አንድ ሰማቸን ለመግለጽ ያልፈለጉ የትግራይ ተዋላጅን አነጋግረናል። ዋሽንግተን ዲሲ — በጎነደር አከባቢ የግጭት ሰለባ ከሆኑት መካከል አንዱ መተማ ውስጥ ሽንፋዕ በተባለው ቦታ ተጠለው ስለሚገኙት ስዎች ገልጸዋል። “አሁን ለጊዜው እዚህ ቦታ ላይ ተጠለን ያለነው 400 እንሆናለን። የተቀሩት ደግሞ በሌሎች ገጠሮች ነው ያሉት። ሌላ መጠለያ ሰፈርም አለ። ጥቃት የሚከፍቱብን ሰዎች የከተማይቱ ነዋሪዎች ናቸው። ሆን ብሎ እሚያደራጃቸው ማን እንደሆነ ግን አይታወቅም። ሰው ላይ ደህና ናቸው ንብረት ላይ ግን በሙሉ ነው የዘረፉት። አምሳና ስልሳ የምንሆን የትግራይ ተወላጅ ነጋዴዎች ነበርን። ንብረታችንን በሙሉ ዘርፈውታል። አንድም የቀረ ነገር የለም። እስልካሁን ባለው ጊዜ የተደረገልን እርዳታ የለም። የታሰረ ሰውም የለም። ይህ የጸረ-ሰላም ሰዎች ተግባር በመሆኑ ልትደናገጡ አይገባም። መንግስት የሚያስፈልገውን እርድት ሁሉ ያደርግላችኋል ብለውናል።” የሀገሪቱ ባለስልጣኖች ቦታው ድረስ ሄደው እንዳነጋገርዋቸውና እንዳጽኗኗቸው የትግራዩ ተወላጅ ገልጸዋል። ያነጋገርዋቸው ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮን፤ የአመራ ክልል ፕረዚዳንት ደጉ እንዳርጋቸውና አቶ አዲሱ ለገሰ እንደሆኑም ተናግረዋል። መንግስት የሚያስፈልገውን እርዳታ ሁሉ የዳርግላችኅል። እናንተ ግን ተስፋ ሳትቆርጡ ለለማት በርትታችሁ ስሩ በማለት ሞራል ሰጥተውናል። እኛም ተቀብለነዋል ብለዋል። የኢትዮጵያ መንግስት የኮሙኒኬሽንስ ሚኒስትር አቶ ጌታቸው ረዳ ስለጉዳዩ ማብራርያ ሰጥተዋል። “በቅማንቶቻና በአማሮች መካከል ግጭት ተነስቶ ነበር። በመሀሉ የትግራይ ተወላጆችና አገዎች ኢላማ ተደረጉ። የተፈጠረውን ችግር ለማረጋጋት ተብሎ የፌደራልና የክላላዊ መንግስት ባለስልጣኖች ወደ ጎንደርና አከባቢው ሄደው ስለ ወደፊት መፍትሄ ተነጋግረዋል። ባለልጣኖቹ ወደ አከባቢው የሄዱት በቅማንትና በአማሮች መካከል የተፈጠርው ግጭት መፍትሄ እንዲያገኝ ለመጣር ሲሆን ከዛ ጋር በተያያዘ አደጋ የደረሰባቸው ሰዎች ካሉም ለማየትና መፍትሄ ለማግኘት ነው ወደ አከባቢውም የሄዱት።” ወደ ጎንደርና አከባቢው የሄዱት የፌደራልና የክልሉ ባለስልጣኖች ለችግሩ ዘላቂ መፍትሄ ሊገኝ የሚችልበትን መንገድ ፈልገው እንደተመለሱ ሚኒስትር ጌታቸው ረዳ ጠቁመዋል። ያነጋገራቸው ባልደረባችን በትረ-ስልጣን ነው። አዳነች ፍሰሀየ ታቀርበዋለች።
እኛ ፕሮፌሽናል የልጆች ግልቢያ መጫወቻዎች አምራች ነን ከቻይና ፣ በልጆች መጫወቻዎች ማምረት እና ወደ ውጭ መላክ ንግድ ልዩ ነው።የእኛ ዋና ምርቶች-ህፃናት ግልቢያ መጫወቻዎች ፣ የልጆች ብስክሌት ፣ የልጆች ሚዛን ብስክሌት ፣ የልጆች ባለሶስት ብስክሌት ፣ ቢኤምኤክስ ብስክሌት ፣ ኤምቲቢ ብስክሌት ፣ ኤሌክትሪክ መኪናዎች እና ሞተርሳይክል። ፋብሪካ የሚገኘው በዶንግፑ ኢንደስትሪ አካባቢ፣ ጓንግዞንግ ካውንቲ፣ Xingtai City፣ Hebei Province ፣ ዝግ ቲ ትልቁ የህፃናት መጫወቻዎች የቻይና ማምረቻ የአበባ ማስቀመጫ ፣ ምቹ ቦታ እና ምቹ መጓጓዣ ያለው ፣ ወደቦች ፣ አውሮፕላን ማረፊያዎች ፣ ባቡር ጣቢያዎች ለመድረስ ምቹ ነው። የድርጅቱ ህይወት ታሪክ አቅራቢ የእኛ የስራ ቡድን የተገነባው በዲዛይነር የሽያጭ ቡድን ፣ በፋብሪካ ፣ በዎርክሾፕ ፣ በግዥ ክፍል ፣ በሰነድ ኦፕሬተር ፣ በማጓጓዣ ኦፕሬተር የጥራት ማረጋገጫ እና የጥራት ቁጥጥር ነው። ፋብሪካ የእኛ ፋብሪካ በዶንግፑ ኢንደስትሪ አካባቢ፣ ጓንግዞንግ ካውንቲ፣ Xingtai City፣ Hebei Province ፣ ዝግ ቲ ትልቁ የህፃናት አሻንጉሊቶች ማምረቻ የቻይና የአበባ ማስቀመጫ ፣ ምቹ ቦታ እና ምቹ መጓጓዣ። ጥራት መልክን ፣ ዲዛይን ፣ ምርቶችን የመገጣጠም እና የጥራት ሙከራ ስርዓትን ገንብተናል ፣ ከ 30 በላይ አገራት እና አካባቢዎች በደንብ በመሰራጨት እንሸጣለን ። የአጠቃላይ ደንበኛውን ይሁንታ እና ከፍተኛ ምስጋና በማግኘቱ የደንበኛውን እምነት እና ድጋፍ አግኝቷል ። እና የረጅም ጊዜ የትብብር ግንኙነትን ጠብቀዋል። ዒላማ ግባችን እያንዳንዱ ደንበኞቻችን በገበያቸው ውስጥ እንዲያድግ በእኛ የ 8 ዓመት ልምድ እና ልዩ ቡድን ላይ እንዲመሰረት ለማድረግ ሁሉንም ደንበኛ ፣ ምክንያታዊ ጥራት እና አገልግሎት በተመጣጣኝ ዋጋ ማቅረብ ነው። ደንበኞች ባለፉት 8 ዓመታት አብረው ከእኛ ጋር እያደጉ ካሉ ምርጥ አቅራቢዎቻችን ጋር ጥብቅ ትብብር አለን። ከእኛ ጋር የሚቆዩትን ሁሉንም ደንበኞች፣ ለዓላማችን ጠንክረን የሚሰሩ ነገሮችን እና ሁልጊዜም በሚችሉት ሁሉ የሚደግፉን አቅራቢዎችን እናደንቃለን። አገልግሎቶች ነገር ግን፣ ሁሌም አዳዲስ ደንበኞች ስለእኛ እንዲያውቁ፣እኛ እንዲተማመኑ እና ከእኛ ጋር ጓደኛ እንዲሆኑ እንቀበላቸዋለን፣ እርስዎን ለመጠበቅ እዚህ እንቆያለን። አምራች እየፈለጉ ከሆነ አገልግሎቶችን በማቅረብ ደስተኞች ነን።
እ.ኤ.አ. በ 1980 ዎቹ ፣ የ Xiushui ካውንቲ የኢኮኖሚ ሰብል ቢሮ ምክትል ዳይሬክተር እና የግብርና ባለሙያ ፣ Xu Qing ፣ የሻይ ሀብቶችን በሚመረምርበት ጊዜ በ xiushui አውራጃ ውስጥ ጣፋጭ ሻይ የመጠጣት ልማድ እንደነበረ አረጋግጠዋል።በኋላ በሹ ሂጉኦ ድርጅት ስር፣ በወቅቱ የጂያንግዚ ግዛት የግብርና ዲፓርትመንት ዲሬክተር፣ በ Xu Qing፣ ቀዝቃዛ ሬን ሹዋን፣ የጂያንግዚ የባህል ቻይንኛ ሕክምና ኮሌጅ ፕሮፌሰር፣ በባህላዊ ቻይንኛ ሕክምና እና ዘመናዊ ንድፈ ሐሳብ ላይ የተመሠረተ። ሳይንስ ፣ በ ​​xiushui cyclocarya paliurus ውስጥ የመዘጋጀት ዘዴዎች እንደ ዋና ጥሬ እቃ ይተዋል ፣ ከፍተኛ ጥራት ካለው xiushui ተራራ ሻይ ጋር ይጣጣማሉ ፣ በሕክምና ፣ በባህላዊ ቻይንኛ የመድኃኒት ቁሶች እና የምግብ ዝግጅት ChengQing ጤና ሻይ (ይህም ሼንቻ) ፣ የዝግጅት ዘዴው የተገኘው ብሔራዊ የፈጠራ ባለቤትነት፣ የፈጠራ ባለቤትነት ቁ.: 891000232, ፋርማኮሎጂካል ሙከራዎች እና ክሊኒካዊ ማረጋገጫ, ቺንግጂያን ሻይ (ሼንቻ) የስኳር በሽታን, የልብና የደም ሥር (cardiovascular) በሽታዎችን, ፀረ-እርጅናን እና መከላከያን የማሳደግ ተግባር አለው. እ.ኤ.አ. በ 1990 አዲሱ ምርት የኪንግጂያን ሻይ (መለኮታዊ ሻይ) በተሳካ ሁኔታ በሙከራ-የተመረተ በሳንዱ ሪክላሜሽን እርባታ እርሻ ውስጥ ፣ እና አዲሱን የምርት የምስክር ወረቀት እና በጂያንግዚ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን የተሰጠውን የጂያንግዚ ግዛት ጥሩ አዲስ የምርት የምስክር ወረቀት አሸንፏል።የሙከራ ምርት ዋና አባላት: Liu Yunhua, Yang Jianjun, Yang Wenmiao, ወዘተ. እ.ኤ.አ. በ 1991 ጂያንግዚ ቺንግጂያን የሻይ ማጣሪያ ፋብሪካ ለመገንባት ተዘጋጅቶ "ሜይሻን" እንደ ሸንቻ (የኪንጊያን ሻይ) የንግድ ምልክት ምዝገባ አመልክቷል እና በሳንዱ ሪክላሜሽን እርባታ እርሻ (ያንግሜይሻን) ይገኛል። እ.ኤ.አ. በ 1992 በጂያንግዚ ግዛት የኢንዱስትሪ እና ንግድ ቢሮ የተመዘገበ ፣ ጂያንግዚ ቺንግጂያን የሻይ ማጣሪያ ፋብሪካ ተቋቁሟል ፣ ሊዩ ዩንዋ የፋብሪካ ዳይሬክተር ፣ ያንግ ጂያንጁን ፣ ያንግ ዌንሚያኦ የፋብሪካ ምክትል ዳይሬክተር ፣ ከዚያም የግብርና እና ኢንዱስትሪ ሚኒስትር Xia Xiaohua ሊቀመንበር ነበሩ ። ከሥራው በላይ. እ.ኤ.አ. በ 1992 መገባደጃ ላይ አዲሱን ምርት (መለኮታዊ ሻይ) ለማስጀመር አቅዶ ህዳር 18 በሻንጋይ ጂንጂያንግ ሆቴል መለኮታዊ ሻይ በማስተዋወቅ ላይ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጠ ። ሹ ሂጉኦ ፣ የጂያንግዚ ግዛት ምክትል ገዥ ሜንግ ጂያንዙ ፣ በመቀጠል የሻንጋይ ማዘጋጃ ቤት ምክትል ዋና ፀሃፊ ሹ ሚንጉዋ ፣የዚያን ጊዜ የ Xiushui County ፓርቲ ኮሚቴ ፀሃፊ ፣Xia Xiaohua ፣የዚያን ጊዜ የ Xiushui ካውንቲ የግብርና እና ኢንዱስትሪ ሚኒስትር ፣እና የ Xiushui County የሳንዱ ሪክላሜሽን እርባታ እርሻ ዳይሬክተር ዩ ዩንሹኢ ተገኝተዋል። ጋዜጣዊ መግለጫውን ይመራል።የመጀመሪያዎቹ የመለኮታዊ ሻይ ምርቶች ለሻንጋይ ገበያ ደርሰዋል። በዚሁ አመት የጂያንግዚ ቺንግጂያን የሻይ ማጣሪያ ፋብሪካ ከ Xiushui County የግብርና ማሽነሪ ፋብሪካ ቁጥር 2 ጋር እንዲዋሃድ አቅዷል። በመንግስት ባለቤትነት የተያዘው Jiangxi Xiushui Shentea Group Company የኩባንያው ልማት ታሪክ የውጭ ገበያዎችን ለማዳበር ሼንቻ ቡድን በጁላይ 1993 የጂያንግሺ ሼንቻ የኢንዱስትሪ ኩባንያ ከአሜሪካ ጋር በመተባበር ምርቶቻችንን ወደ ዓለም አቀፍ ገበያ ይላካሉ ፣ በ 1994 በጃፓን ለመጀመሪያ ጊዜ የወጪ ንግድ ሻይ ይሸጣል ፣ አሁንም በተባበሩት መንግስታት ይሸጣል ። ግዛቶች ፣ ጀርመን ፣ ሩሲያ ፣ ደቡብ ኮሪያ ፣ ማሌዥያ እና ሌሎች አገሮች እና ክልሎች ፣ ምርቶች በኤፍዲኤ ፣ በጀርመን የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር ፣ የጃፓን ሚኒስቴር ፈቃድ።ኩባንያው የውጭ ምንዛሪ ለማግኘት ውሃን ለመጠገን. የገበያው መስፋፋት እና የምርት መጨመር የስራ እድል በመፍጠር ወደ 400 የሚጠጉ አዳዲስ ስራዎች ተፈጥሯል።የጥሬ ዕቃ ግዢ በከፍተኛ ደረጃ በመጨመሩ የአርሶ አደሮችን ገቢ አሳድጓል። እ.ኤ.አ. በ 1994 ኩባንያው አረንጓዴ ዊሎው ችግኞችን ለመግዛት ፣ የአረንጓዴ ዊሎው ጥሬ ዕቃዎች መሠረት ፣ የጣቢያ ምርጫ በጁሎንግ መንደር ፣ ሁዋንጋኦ ከተማ ፣ በዚህ አውራጃ ውስጥ ኢንቨስት አድርጓል ። እ.ኤ.አ. በ 1994 ፣ የዚያን ጊዜ የጂያንግዚ ግዛት ፓርቲ ኮሚቴ ፀሃፊ ው ጓንዠንግ ኩባንያውን መረመረ እና “የፀደይ ገጽታ በአትክልት ስፍራ የተሞላው ቀይ አፕሪኮት ከግድግዳ ውጭ ማድረግ አይችልም” የሚል ጽሁፍ ፃፍ። እ.ኤ.አ. ከ1994 እስከ 1995 በፋን ሁአክሱዋን መሪነት የዚያን ጊዜ የ Xiushui ካውንቲ ህዝብ ሆስፒታል ፕሬዝዳንት ፣በአረንጓዴ ገንዘብ ሻይ (መለኮታዊ ሻይ) ላይ የመጀመሪያ ደረጃ ክሊኒካዊ ሙከራዎች ተካሂደዋል ፣ እና አረንጓዴ ገንዘብ ሻይ የመጀመሪያ ደረጃ ፋርማኮሎጂካል ትንታኔ በቻይና ባህላዊ ጂያንግዚ መድሃኒት. እ.ኤ.አ. በ 1996 ኩባንያው "hypoglycemic ShenCha", "buck ShenCha", "ክብደት መቀነስ ShenCha (የተጣመረ)" ብሔራዊ የጤና ማረጋገጫ ሦስት ዓይነት, በተመሳሳይ ጊዜ, ፋርማኮሎጂ ለ Jiangxi የሕክምና ኮሌጅ ውስጥ ሦስቱ ዝርያዎች ማወጅ ጀመረ. , የቶክሲኮሎጂ ሙከራ, ShenCha hypoglycemic, antihypertensive, lipid የጤና እንክብካቤ ተግባር እንዳለው አረጋግጧል. በሐምሌ 1997 "የመድሃኒት ጤና ብራንድ" ፀረ-ስኳር እና የደም ግፊት ቅዱስ ሻይ በጤና ጥበቃ ሚኒስቴር ጸድቋል.ሀገሪቱ "የመድሃኒት ጤና የምርት ስም" ከሰረዘች በኋላ, ከላይ ያሉት ሁለት ምርቶች እንደ የጤና ምግብ ምርቶች ተፈቅደዋል. እ.ኤ.አ. በ 1998 "ሜይሻን ብራንድ ስሊሚንግ ሻይ" በጤና ጥበቃ ሚኒስቴር እንደ ጤና ምግብ ተፈቀደ ።በጊዜው በቻይናውያን የጤና ግንዛቤ ደካማ በመሆኑ የጤና ምግብ ገበያው እጅግ በጣም አስቸጋሪ ሆኖ በመጀመርያ ደረጃ ላይ ከፍተኛ መጠን ያለው ካፒታል ጋር ተዳምሮ ኩባንያው ከባድ የዕዳ ጫና ስለነበረበት ባንኩ ቆመ። ብድር መስጠት, እና ኩባንያው ችግር ውስጥ ነበር, ለብዙ አመታት, ምርቱ እና ሽያጩ በ 10 ሚሊዮን ዩዋን ውስጥ እያንዣበበ ነው. ቁሳቁስ ፣ በአገር ውስጥ ገበያ ፣ በ 1997 ዓለም አቀፍ ገበያ ፣ ኩባንያው ከጃፓን ሽርክና ጂዩጂያንግ አረንጓዴ ኢንዱስትሪያል ልማት ኩባንያ ጋር በመተባበር የጃፓን ገበያን ዋና ጥቃት ፣ የሽያጭ ገቢ ከ 30 ሚሊዮን በላይ ፣ በ 98 እስያ ተጽዕኖ ያሳደረ ። የገንዘብ ቀውስ፣ የሽያጭ መቀነስ፣ ሽያጩ ወደ 20 ሚሊዮን ዝቅ ብሏል፣ ከጥቂት አመታት በኋላ ወደ አስር ሚሊዮን ዩዋን ተመልሷል።በ 2002 ኩባንያው ከባድ ኪሳራ ደርሶበታል. በታህሳስ 2002 በካውንቲው ብቁ መምሪያ መሪነት የድርጅቱ ማሻሻያ በኩባንያው አጀንዳ ላይ ተካሂዶ የማሻሻያ ቡድን ተቋቁሟል። እ.ኤ.አ. በጁላይ 2003 ጂያንግ ቺንግዋ የኩባንያው ዋና ስራ አስኪያጅ ሆነች እና Xia Xiaohua ስራቸውን ለቀቁ። በነሀሴ 2003 ድርጅቱ የሁሉም ሰራተኞች ጠቅላላ ጉባኤ አካሂዷል፣ ጠቅላላ ጉባኤው ውሳኔውን በሙሉ ድምፅ አሳልፏል፣ ኩባንያው በህግ መሰረት የኪሳራ ክስ መግባቱን፣ የሃብት ጨረታ አፈጻጸምን፣ መልሶ ማዋቀር እና የሰራተኞች መልሶ ማቋቋም አስፈላጊ የሆነውን ገንዘብ ማሰባሰብ ተስማምቷል። የድርጅት መልሶ ማዋቀር ታሪካዊ አስፈላጊነት ነው። በብሔራዊ የኢኮኖሚ ሥርዓት ማሻሻያ ዳራ መሠረት፣ የዘመናዊው የኢንተርፕራይዝ ሥርዓት የድሮውን የኢንተርፕራይዝ ሥርዓት መተካት አለበት።እ.ኤ.አ. በኖቬምበር 2004 ኩባንያው በህጉ መሰረት ለካውንቲው ፍርድ ቤት የኪሳራ ጥያቄ አቅርቧል እና የኪሳራ አጣሪ ቡድን አቋቋመ።የማጣራት ውጤቱ እንደሚያሳየው የሸንቻ ግሩፕ ከፍተኛ ኪሳራ እንደሌለበት እና ለኪሳራ ብቁ ሆኖ ተገኝቷል።የክልሉ ፍርድ ቤት የሸንቻ ቡድን መክሰሩን ገልጾ ለህዝብ ይፋዊ መግለጫ ሰጥቷል። ከኩባንያው ሠራተኞች አስፈላጊ ፍላጎቶች ጋር በተዛመደ በዚህ ልዩ ጊዜ ውስጥ ሁሉም ሠራተኞች ጥልቅ የጽድቅ ስሜት ፣ ስሜታዊ መረጋጋት ፣ የኩባንያው ምርት እና አሠራር መደበኛ እና ከተሃድሶው ሥራ ጋር በንቃት እንደሚተባበሩ መጥቀስ ተገቢ ነው ። የመልሶ ማዋቀር ስራው በተቃና ሁኔታ ሊከናወን ይችላል. ኤፕሪል 30, 2005 የካውንቲው ፍርድ ቤት የኪሳራ አሰራር እቅድ, ሰኔ 6, የኩባንያው ንብረቶች ለህዝብ ጨረታ, የ svala President Cowen በቤጂንግ ምስራቅ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ልማት ትብብር, LTD., በነሀሴ ወር በተመሳሳይ አመት, Jiangxi ShenCha ቡድን ኮ.፣ LTD የጂያንግዚ ግዛት የ xiushui ካውንቲ ሼንቻ ኢንዱስትሪያል ኮ/ል፣ኤልቲዲ፣ የተመዘገበ የ10 ሚሊዮን ዩዋን ካፒታል፣ የህግ ተወካይ ስቫላ በ ms.
ኮሚሽነር ሕብረት ኣፍሪቃ ሙሳ ፋቂ ማሓማት ኣብ መንጎ ኢትዮጵያን ሱዳንን ብዝተፈጥረ ወታሃደራዊ ወጥሪ ስኽፍትኦም ብምግላፅ ነቲ ወጥሪ ክሃድእን ልዝብ ክካየድን ምትሕስሳቦም ኣገልግሎት ዜና ፈረንሳ ኤኤፍፒ ሓቢሩ። ርእይቶ ሙሳ ፋቂ ማሓማት ዝስማዕ ዘሎ ሰራዊት ኢትዮጵያ ንሸውዓተ ወታሃደራታን ሓደ ስቪልን ቀቲሎም ኢላ ካርቱም ድሕሪ ምኽሳሳ እዩ።ኢትዮጵያ ነቲ ኽሲ ነፂጋቶ ኣላ። መግለፂ ሕብረት ኣፍሪቃ ፋቂ "ኣብ መንጎ ፌደራላዊ ዴሞክራቲክ ሪፓብሊክ ኢትዮጵያን ሪፓብሊክ ሱዳንን ዘሎ ወታሃደራዊ ወጥሪን ኣብ ሓባራዊ ዶበን ህይወት ሰብ ምጥፍኡን ብዓሚቕ ስኽፍታ ይከታተሉዎ ኣለው’’ ይብል ። እቲ መግለፂ ወሲኹ "እቶም ኣቦ መንበር መልዓሊኡ ብዘይገድስ ፍፁም ዝኾነ ዕቃበ ብምርኣይ ኣብ ክልቲአን ኣሓት ሃገራት ዘሎ ዝኾነ ይኹን ምስሕሓብ ንምፍታሕ ክዛተይሉ ተማሕፂኖም’’ ይብል ። ኢትዮጵያ ነቶም ወታሃደራት 22 ሰነ 2022 ኣብ ኣስሓሓቢ ኣል-ፋሻጋ ከምዝሓዘቶም ሱዳን ትኸስስ።ኣዲስ ኣበባ ብወገና ሓይልታት ሱዳን ንዶብ ጥሒሶም ናብ ኢትዮጵያ ብምእታዎም ምስ ሚሊሻ ተታዅሶም ትብል። ጋዜጣ ሱዳን ትሪቡን ሰራዊት ሱዳን ትማሊ ሰሉስ ኣብ ከባቢ ኣል ፋሻጋ ኣብ ልዕሊ ዝርከቡ ወታሃደራት ኢትዮጵያ መጥቓዕቲ ምፍፃሙ ፀብፂባ።ወታሃደራዊ ወሃቢ ቃል ሱዳን ናቢል ዓብዳላ ግን ነቲ ዜና ነፂጉዎ። "ኣብ ልዕሊ ዝኾነ ይኹን መጥቓዕቲ ኣይፈፀምናን፣ኣይንፍፅምን ንምጥቃዕ እውን ኣይተለምናን ግን ናይ ዝኾነት ትኹን ሃገር ወታሃደራዊ ሓይሊ ንዓለምለኸ ዶብና ክሰግር ኣይንፈቅድን።ከምኡ ዝገብር እንተሃሊዩ ክንከላኸል መሰል ኣለና’’ ኢሉ። ኣብ ኣል-ፋሻጋ ዝተፈጥረ ምስሕሓብ ኣብ መንጎ ጎረባብቲ ሃገራት ብመሬትን ማይን ብፍላይ ድማ ብናይ ኢትዮጵያ ግድብ ህዳሴ ስፍሕ ዝበለ ወጥሪ ከልዕል እዩ።ሱዳንን ግብፅን ግድብ ዓብይ ህዳሴ ብምቅዋም ኣብ ምምላእ ማይን ምሕደራ እቲ ግድብን ስምምዕ ክግበር ይደፍኣሉ ኣለዋ።
በጣም ደስ የሚል ቀን ነበር፡፡ ስሜቱ አሁንም አብሮኝ አለ፡፡ ሀዋሳ ምክኒያት እየፈጠረች በሰበብ ባስባቡ የምትፈነጥዝ ከተማ ብትሆንም፣ የዚያ ቀን ድባብ ግን ልዩ ነው፡፡ ማን የቀረ አለ? የምዕራቡ ዓለም የጨርቃ ጨርቅ ባለ ሀብቶች ውቂያኖስ ቀዝፈው መተዋል፤ የምስራቁ ዓለም የኢንዱስትሪ ፓርክ አልሚዎች አህጉር አቋርጠው ብቅ ብለዋል፤ የኢትዮጵያ ቁንጮ ባለስልጣን አራት ኪሎን ጥለው እኛ ሰፈር ዜሮ አንድ፡ አሮጌ አውሮፕላን ማረፊያ ጋ ተከስተዋል። ሀዋሳ በሀገሬ ሰንደቅ ዓላማና ጥቅስ ባዘሉ ባነሮች ደምቃለች፡፡ የከተማው ወጣቶች ፓርኩን ከበዋል፤ የአካባቢው ሽማግሌዎች ከፊት ቆመዋል፤ የመስኩ ባለሙያዎች ጥግ ጥጉን ወረዋል፡፡ መኃል ላይ ግዙፉ የሀዋሳ ኢንዱስትሪያል ፓርክ ያብረቀርቃል፡፡ ነጸብራቁ በእንግዶቹ ፊት ላይ ያረፈም ይመስላል፡፡ ሁሉም ይህ ግንባታ ተጠናቆ አገልግሎት እስኪ ጀምር በጉጉት ሲጠብቅ የከረመ ነው፡፡ ወጣቱ አዲስ የስራ ዕድል፤ ነጋዴው ጸዴ የቢዝነስ አማራጭ፤ መንግስት ነፍ የውጭ ምንዛሬን ሲያሰላስል ሰንብቷል፡፡ ጊዜው 2008 ዓ.ም (እ.ኤ.አ ሐምሌ 13. 2016) ነበር፡፡ ባጋጣሚ እኔም እዚያው ነበርኩ። ለግንባታው ብቻ 250 ሚሊዮን ዶላር የወጣበትና ወደፊት 60 ሺ ወጣቶችን ይቀጥራል የተባለለት የሀዋሳ ኢንዱስትሪያል ፓርክ እየተመረቀ ነው። የቀድሞው ጠ/ሚ ሀይለማርያም ደሳለኝ ሲናገሩም ሰምቻለሁ፡፡ ይህ ፓርክ ሚናው ዘርፈ ብዙ እንደሆነ፤ ለብዙ ስራ አጥ ወጣቶች የስራ እድል እንደሚፈጥርና ኢትዮጵያም የአፍሪካ ቀላል ማምረቻ ማዕከል እንደምትሆን አበሰሩ፡፡ ዶ/ር አርከበ ቀጠሉ፡፡ የዚህ ፓርክ ተምሳሌትነት ትልቅ እንደሆነ መሰከሩ፡፡ የ PVH Global Supply ዘርፍ ምክትል ፕሬዝዳንት ማርክ ግሪኒ ቀጠሉ፡፡ ምርጡን የአልባሳት ምርት ከሀዋሳ ጠብቁ ሲሉ አከሉ፡፡ ጭብጨባው ብዙ፤ ፉጨቱ ረጅም፤ እልልታው ከፍ ያለ ነበር፡፡ ከስድስት ዓመት በኋላ፡፡ የአለማችን ሁለተኛው ግዙፉ የአልባሳት ድርጅት በሀዋሳ ኢንዱስትሪያል ፓርክ ውስጥ ያለውን ፋብሪካ መዝጋቱን አስታወቀ፡፡ ባለፉት ሳምንታት ደግሞ የህንዱ ቤስት ጋርመንት፣ ሶስት ሺ የሚሆኑ ሰራተኞቹን ለማሰናበት ከሚመለከታቸው አካላት ጋር እየመከረ እንደሆነ አስታወቀ። ጉዳዩ በፓርኩ ውስጥ የሚሰሩ ከ35 ሺ በላይ ሰራተኞችን አሳስቧል፡፡ አንዳንዶች የችግሩ ምንጭ፣ ምክኒያቱና የነሱ ተሳትፎ ግራ አጋብቷቸዋል፡፡ ኢትዮጵያ አጎዋ (AGOA) ተብሎ ከሚጠራው የአሜሪካ የንግድ እድል መሰረዟ ባለሀብቶቹን እንዲሸሹ፤ ሰራተኞቹ እንዲደነግጡ አድርጓቸዋል፡፡ በእርግጥ መንግስት “ችግሩ እንደሚወራው አይደለም” ብሎ ቢያስተባብልም፡፡ አጎዋ የተመረጡ ታዳጊ ሀገሮች የጨርቃ ጨርቅ ምርቶቻቸውን ያለ ቀረጥ ወደ አሜሪካ ገበያ የሚያስገቡበት እድል ነበር፡፡ የዋሽንግተን ቁንጥጫ ያለፉትን ሁለት ዓመታት አሜሪካና ኢትዮጵያ ተዋደዱ ሲባል ሲራራቁ፤ ደግሞ ተኳረፉ ሲባል ሲቀራረቡ ይታያሉ፡፡ ቢሆንም የሰሜኑ ጦርነት ግንኙነታቸው ላይ የእንቅፋት ጠጠር እየጣለ መሄዱ እሙን ነው፡፡ በተለይም በቅርቡ ኢትዮጵያን ከአገዋ ተጠቃሚነት የሚያስወጣው ውሳኔ በፕሬዝዳንት ጆ ባይደን ሲፈረም ዳፋው ሀዋሳ እንደሚደርስ ተፈርቶ ነበር፡፡ በወቅቱ የኢትዮጵያ ባለስልጣናት፣ ውሳኔው ከአንድ ሚሊዮን በላይ ስራ እንደሚያሳጣና በተለይም ሴቶችን እንደሚጎዳ አስጠንቅቀዋል (ለምሳሌ የመንግስት ኮሙኒኬሽን ሚኒስተር ለገሰ ቱሉ ለሮይተርስ ዜና ወኪል እንዲሁም የጠቅላይ ሚኒስትሩ የኢኮኖሚ አማካሪ ማሞ ምህረቱ ለፎሬይን ፖሊሲ መጽሄት)፡፡ ምን ዋጋ አለው? ረፈደ፡፡ ይሁን እንጂ የዋሽንግተን ቅጣት፤ ምክኒያቱና ዳፋው ግራ የሚያጋባ፣ ግዜውን ያልጠበቀና መከራከሪያቸውም ሚዛን የሚደፋ አይደለም። ኢትዮጵያ ከአገዋ የተሰረዘችበት ምክኒያት በዓለም አቀፍ ደረጃ እውቅና የተሰጣቸውን ሰብዓዊ መብቶች በመጣሷ ነው ትላለች አሜሪካ (for gross violations of internationally recognized human rights)፡፡ ይህ ጉዳይ በዋናነት በሀገሪቱ ሰሜናዊ ክፍል የተካሄደውን አሳዛኝ ደግሞም አሳፋሪ ጦርነት ይመለከታል። ይህ ጉዳይ ራሱ ውስብስብ፣ የብዙ ሀይሎች ፍላጎትና እጅ ያለበት በመሆኑ የኔ ጽሁፍ እሱን አይመለከትም፡፡ የኔ ሀሳብ ማዕከል ለፍቶ አዳሪዎቹ የሀዋሳ ኢንዱስትሪያል ፓርክ ሰራተኞች ናቸው፡፡ የአሜሪካ ውሳኔ በጦርነቱ ላይ ቀጥተኛ ተሳትፎ የሌላቸው፤ ጉልበታቸውን ገብረው የሚያድሩ፤ በገጠር የሚገኙ ዘመዶቻቸውን የሚጦሩ እንስት የፋብሪካ ሰራተኞች ለምን የቅጣቱ በትር ያርፍባቸዋል? የኔ መከራከሪያ ከዚህ ይጀምራል፡፡ ቋሚ ሰራተኞችን ከስራ ገበታቸው ማፈናቀል ሰብዓዊ መብት መጣስ አይደለምን? ወደ ልመና ተንደርድረው እንዲገቡ ማድረግስ ሰብዓዊ መብት መጣስ አይደለምን? ከአንድ ሚሊዮን በላይ ቀጥተኛ ያልሆነ የኢንዱስትሪ ፓርክ ተጠቃሚ ማህበረሰብ ገቢ እንዲያጣ ማድረግስ ሰብዓዊ መብት መጣስ አይደለምን? ሁለቱም ተፋላሚ ሀይሎች የሴቶች ሰብዓዊ መብት ጥሰዋል ብለው እየከሰሱ እዚህ ያለ ጦርነት ሰላማዊ የፓርክ ሰራተኞችን በግዳጅ ወደ ትውልድ መንደራቸው መመለስ ሰብዓዊ መብት መጣስ አይሆንምን? የኢንዱስትሪ ፓርኮች ከውጭ ምንዛሬ ማምጣት እና ከቴክኖሎጂ ሽግግር በፊት የሚፈጥሩት ሰፊ የስራ እድል ተመራጭ ያደርጋቸዋል፡፡ ይህ የስራ አጋጣሚ ሲቀንስ ወይም ሲጠፋ መጀመርያ ኢኮኖሚያዊ ችግር፣ ከዚያም ማህበራዊ ቀውስ፤ በኋላም ፖለቲካዊ ውጥንቅጥ አስከትሎ አካባቢውን የድህነት አዙሪት ውስጥ ያሽከረክረዋል፡፡ ስለዚህም ነው ሴቶችን በመቅጣት ዘላቂ ሰላም አይመጣም የምለው፡፡ አህያውን ፈርቶ ዳውላውን እንዲሉ አበው፣ በትሩ ያለፈው ምስኪኖቹ ላይ ነው፡፡ የሀዋሳ ኩርፊያ ከመዝናኛ፣ ከኮንፈረንስ ከተማነት ወደ ኢንዱስትሪ ማዕከልነት እየተሸጋገረች ያለችው ሀዋሳ በፓርኩ ብዙ አትርፋለች፡፡ ቀጥተኛ ያልሆኑ የስራ እድሎችን ፈጥራለች፣ መሰረት ልማቷን አስፋፍታለች፣ የገቢ ግብሯን አሳድጋለች፤ እምቅ የመልማት አቅሟን በብዙ አቅጣጫ አስተዋውቃለች፡፡ ከዚህ ባሻገር ካንዴም ሁለት ግዜ ከተማዋ የተጋፈጠችውን የእሳት አደጋ ለመቆጣጠር የፓርኩ መኪኖችና ባለሙያዎች በእጅጉ አስፈላጊ ነበሩ፡፡ ከአካባቢ ጥበቃና ከጉልበት ብዝበዛ ጋር የተያያዙ ቅሬታዎች እንዳሉ ቢታመንም፣ በፓርኩ የሀዋሳ ተጠቃሚነት ግን ገሀድ ነው፡፡ ከሰሞኑ ግን ከስራ የለቀቁ፣ ወደ ገጠር በመመለስና በመቅረት መካካል የሚዋልሉ የኢንዱስትሪ ፓርክ ሰራተኞችን ተመልክቻለሁ። አዲስ ስራ ተይዞ፣ የከተማ ኑሮ ተለምዶ እና ብዙ ተስፋ ተሰጥቶ ሲያበቃ እንዲሁ በድንገት ወደ መጡበት መሄድ ከብዷቸዋል (መቋቋሚያ የ3 ወር ደመወዝ የሚሰጣቸው አሉ)፡፡ የኑሮ ውድነቱ ጣራ ነክቶ፣ የገጠር ህይወት ከእጅ ወደ አፍ ብቻ ሆኖ ቀርቶ፤ ከፓርክ ውጭ የለመዱት ሌላ ስራ በሌለበት ሁኔታ ወደ ቤት መሄድ ጭንቅ ብሏቸዋል፡፡ ስለ አጎዋ በደንብ ሳይሰሙ፤ ስለ ሀገራቸው ከእድሉ መባረር ምንነት ሳይረዱ፤ በሰሜኑ ጦርነት የነሱ አስተዋጽኦ ምን እንደነበረ ምክኒያቱ ሳይነገራቸው ግራ እንደገባቸው አሉ፡፡ እናም መንግስት ይህን ቢያደርግ እላለሁ፡፡ አንደኛ፡ አማራጭ ገበያዎችን ማፈላለግ (ኤሽያና አውሮፓ)፡፡ ሁለተኛ፡ የሀገር ውስጥ ባለሀብቶች በዘርፉ እንዲሰማሩ ማድረግ (የውጭ ባለሀብቶች ጥገኝነትን መቀነስ)፡፡ ሶስተኛ፡ ወደ አጎዋ ለመመለስ እልህ አስጨራሽ የዲፕሎማሲ ስራ መስራት፡፡ አራተኛ፡ የሚቀነሱ ሰራተኞችን ማደራጀት፣ ማቋቋምና በህብረት የሚሰሩበትን ዘዴዎች በመቀየስ ወደ ተግባር መግባት፡፡ ሁሌም አንዲት የፓርኩ ሰራተኛ የነገረችኝን አስታውሳለሁ፤ “አሁን እሺ ምን ይዤ ነው ወደ ቤት የምመለሰው?” ከአዘጋጁ፡- ጸሃፊውን በኢ-ሜይል አድራሻው፡- This email address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it. ማግኘት ይቻላል፡፡ Read 10546 times Tweet Published in ነፃ አስተያየት More in this category: « የአገር ሰላምና የዜጎች ኑሮ፣ እንደ ነፍስና ስጋ ናቸው። የክልሎች መዝሙር ሕጋዊ መሠረት አለው? » back to top ላንተና ላንቺ Equalize-እኩል ማድረግ፡፡ የኤችአይቪ ኤድስ ስርጭት እንዳያበቃ የማያደርጉ አለመመጣጠኖችን በአለም ዙሪያ ያሉ የሰው ልጆች ሁሉ በአንድነት ሊያስወግዱ ይገባ ል፡፡ UNAIDSEqualize- እኩል ማድረግ እ.ኤ.አ ዲሴምበር 1/ወይም ህዳር 22/ በየአመቱ የሚውለው የአለም ኤድስ ቀን ህብረተሰብ ከራስ ጋር ጠብ - (ወግ) Written by ድረስ ጋሹ ከረጅም ጊዜ በኋላ...ወንበር ስቦ ‘ራሱን ኖር አለው _የልብ የልቡን ሊያወጋው። እንግዳ ማንነቱ፣ አትሮንሱ ላይ መጽሐፍ ገልጦ “ገድለ ሕይወቱን” ሊያትትለት ሲሰናዳ፤ ነባር ማንነቱ ጆሮው እንደ ጥንቸል ጆሮ ቆመ - ሊሰማ። ርዕሰ አንቀፅ “ክፉ ደጉን ያየን ነንና ጎረቤት ያንተ ቤት ሲንኳኳ ይሰማል እኔ ቤት” ... ከዕለታት ከአንድ ቀን ዘጠኝ ጓደኛሞች ወደ አንድ ሩቅ አገር ለመሄድ መንገድ ይጀምራሉ። ብዙ ርቀት እንደሄዱ ይመሽባቸዋል።አንደኛው፤“ጎበዝ፤ ከዚህ ወዲያ ከቀጠልን ጨለማው ይበረታብናል። ስለዚህ እዚህ ተኝተን እንደር” አለ። ሁለተኛው፤“ጥሩ ሀሳብ ነው።
ይህ የዝናብ ካፖርት ከ PVC የተሰራ ነው, መጠኑ 50 * 80 ኢንች ነው, እና አርማው እና ቀለሙ ሊበጁ ይችላሉ.ድርጅታችን የዝናብ ካፖርት በማምረት እና በመሥራት ላይ የተሰማራው ከአሥር ዓመታት በላይ ነው።ሀብታሞች አሉ ማለት ይቻላል ፋብሪካው ልዩ የምርት ተቆጣጣሪዎች እና የቁሳቁስና ፍሰት ተቆጣጣሪዎች ያሉት በመሆኑ በምርት ጥራት እና በአመራረት ቅልጥፍና ግንባር ቀደም ደረጃ ላይ ይገኛል።ከደንበኞችም በአንድ ድምፅ አድናቆትን አግኝቷል። ኢሜይል ይላኩልን። የምርት ዝርዝር የምርት መለያዎች ይህ የዝናብ ካፖርት ከ PVC የተሰራ ነው, መጠኑ 50 * 80 ኢንች ነው, እና አርማው እና ቀለሙ ሊበጁ ይችላሉ.ድርጅታችን የዝናብ ካፖርት በማምረት እና በመሥራት ላይ የተሰማራው ከአሥር ዓመታት በላይ ነው።ሀብታሞች አሉ ማለት ይቻላል ፋብሪካው ልዩ የምርት ተቆጣጣሪዎች እና የቁሳቁስና ፍሰት ተቆጣጣሪዎች ያሉት በመሆኑ በምርት ጥራት እና በአመራረት ቅልጥፍና ግንባር ቀደም ደረጃ ላይ ይገኛል።ከደንበኞችም በአንድ ድምፅ አድናቆትን አግኝቷል። ይህ የዝናብ ካፖርት ቢጫ፣ ደማቅ ቀለም ነው፣ በጨለመ ነጎድጓዳማ የአየር ሁኔታ ውስጥ በመንገድ ላይ ላሉ እግረኞች ማስጠንቀቂያ ይሆናል።የዚህ የዝናብ ካፖርት ልዩ ባህሪ ከሌሎች የዝናብ ካፖርትዎች ጋር ሲወዳደር የባርኔጣው ርዝመት ምንም ይሁን ምን ርዝመቱ ይረዝማል.ምንም ያህል ትልቅ ቢሆን, ዝናቡ ወደ አይኖች ውስጥ እንዲንጠባጠብ አይፈቅድም, እና ነጎድጓዳማ የአየር ሁኔታ ውስጥ የሰዎችን እይታ አይዘጋውም, ይህም በሚጋልቡበት ጊዜ የሰዎችን የደህንነት ደረጃ ያሻሽላል.በነጎድጓድ ጊዜ ሰዎች በሚጓዙበት ጊዜ የሚያጋጥሟቸውን አንዳንድ እንቅፋቶች ቀንሰዋል. ለሰዎች ጉዞ በጣም ጠቃሚ ነው. ይህ የዝናብ ካፖርት በጣም ተንቀሳቃሽ እና ክብደቱ ቀላል ነው.ደመና ሲሆን ከእርስዎ ጋር ሊወሰድ ይችላል, እና ቦታ አይወስድም.በድንገት ዝናብ በሚዘንብበት ጊዜ በመጥፎ የአየር ሁኔታ ውስጥ ስለመጓዝ መጨነቅ አይችሉም። ይህንን የዝናብ ካፖርት ስንጠቀም መክፈት፣ ሰውነት ላይ ማድረግ እና ፊቱን ማጋለጥ ብቻ ነው፣ ከዚያም በመኪናው ላይ ተሳፍረን እንደፈለግን መጓዝ እንችላለን።በጣም ምቹ እና ፈጣን ነው.አራግፉ፣ በረንዳው ላይ ያስቀምጡት የውሃ ትነት እንዲተን እና በንፁህ አጣጥፈው ያስቀምጡት።የዝናብ ካፖርቱን ለማድረቅ ወደ ምድጃው አይውሰዱ ወይም የዝናብ ካፖርት በብረት ብረት አይስጡ።እነዚህ ልምዶች ለዝናብ ካፖርት አፈፃፀም በጣም ጥሩ ናቸው.ትልቅ ግድብ የደንበኛ ጥያቄ እና መልስ 1. የኩባንያዎ የምርምር ሃሳብ ምንድን ነው? በመጀመሪያ ደረጃ በገበያ ላይ ያለው ግንዛቤ የምርት እቅድ አካል ነው, እና የምርት ገበያውን መጠን, ተስፋዎች እና የተጠቃሚ ቡድኖች በትክክል ይረዱ.በመቀጠል, ተፎካካሪ ምርቶችን መተንተን አለብን.ተወዳዳሪ የምርት ትንተና የምርት ዕቅድ አስፈላጊ አካል ነው።ስለ ተፎካካሪዎች እና ስለ ገበያው በቂ ግንዛቤ ሲኖረን ብቻ የበለጠ ለገበያ የሚውሉ እና ተወዳዳሪ ምርቶች ሊኖረን ይችላል። 2. ኩባንያዎ ኩባንያዎ የሚያመርታቸውን ምርቶች መለየት ይችላል? ድርጅታችን የራሱ የሆነ ራሱን የቻለ ፋብሪካ ስላለው ሁልጊዜም ከፍተኛ ጥራት ያላቸውን ቁሳቁሶች ስለሚጠቀም እና ከማምረት እና ከማቀነባበር ጀምሮ እስከ ሎጂስቲክስ እና አቅርቦት ድረስ ጥብቅ ቁጥጥር ያደረጉ ልዩ ባለሙያዎች ስላሉት የምናመርታቸውን ምርቶች ለመለየት በቂ እርግጠኞች ነን።ስለዚህ ምንም ጥርጥር የለውም.
ትርጉም፤ በኢትዮጵያ ባሃኢዎች ብሔራዊ መንፈሳዊ ጉባኤ የትርጉም ኮሚቴ፤ የመልእክት ሣጥን ቁጥር 102፤ ቴሌፎን 0111 662 775፤የአሳታሚው መብት በሕግ የተጠበቀ ነው። 2. የእርግጠኝነት መጽሐፍ ( ኪታቢ-ኢቃን ) ፥ Book of Certitude by Bahá’u’lláh, Amharic, pdf version; ትርጉም፥ በኢትዮጵያ ባሃኢዎች ብሔራዊ መንፈሳዊ ጉባኤ የትርጉም ኮሚቴ፤የመልእክት ሣጥን ቁጥር 102 ፤ቴሌፎን 0111 662 7751 አዲስ አበባ ፤የአሳታሚው መብት በሕግ የተጠበቀ ነው 3. ልብን መቀስቀስ ፣ Amharic, Pdf version አሳታሚ፤ በኢትዮጵያ ባሃኢዎች ብሔራዊ መንፈሳዊ ጉባኤ የትርጉም ኮሚቴ፤ የመልእክት ሣጥን ቁጥር 102፤ ቴሌፎን 0111 662 775፤የአሳታሚው መብት በሕግ የተጠበቀ ነው። 4. ቅዱሳን ቃላት፤ከባሃኢ ቅዱሳን ጽሑፎች የተጠናቀረ ፥ Words of God, Amharic, pdf version አሳታሚ፤ በኢትዮጵያ ባሃኢዎች ብሔራዊ መንፈሳዊ ጉባኤ የትርጉም ኮሚቴ፤ የመልእክት ሣጥን ቁጥር 102፤ ቴሌፎን 0111 662 775፤የአሳታሚው መብት በሕግ የተጠበቀ ነው። 5.አብዱል-ባሃ የባሃኡላህ የቃል-ኪዳን ማዕከል ከ ኤች.ኤም. ባልዩዚ (Abduʼl Bahaʼ, Bahaʻuʼllah king of glory) ከሾጌ-ኤፌንዲ (God passes by) ከ አናማሪያ ሆኖልድ(Vignettes from the Life of Abdu’l-Baha) መጽሐፎች የተወሰደ , Amharic, Pdf Version አሳታሚ፤ በኢትዮጵያ ባሃኢዎች ብሔራዊ መንፈሳዊ ጉባኤ የትርጉም ኮሚቴ፤ 2014 ዓ.ም የመልእክት ሣጥን ቁጥር 102፤ ቴሌፎን 0111 662 775፤የአሳታሚው መብት በሕግ የተጠበቀ ነው። 6. የአብዱል-ባሃ ጸሎቶች , Amharic, Pdf Version አሳታሚ፤ በኢትዮጵያ ባሃኢዎች ብሔራዊ መንፈሳዊ ጉባኤ የትርጉም ኮሚቴ፤ 2014 ዓ.ም የመልእክት ሣጥን ቁጥር 102፤ ቴሌፎን 0111 662 775፤የአሳታሚው መብት በሕግ የተጠበቀ ነው። Follow via Facebook Follow via Youtube የባሃኢ ቤተ-መጽሐፍት ለተጨማሪ መረጃ በአዲስ አበባ የባሃኢማእከል በሚገኘው ቤተ-መጽሐፍት የተለያዩ የመንፈሳዊ መጻሕፍት ስብስብ ጥራዞች ያገኛሉ ። ስብስቡ የባሃኢ ቅዱሳን ጽሑፎችን፣ ወቅታዊ ጽሑፎችን ፣ እንዲሁም የብሬይል መጻሕፍትን ፣ ፖስተሮችን ፣ ኦዲዮና ቪዲዮ ካሴቶችን እና ሲዲ-ሮሞችን ያካትታል ፡፡ ቤተመፃህፍቱ የባሃይን እምነት የሚመለከቱ ወይም የሚዛመዱ ጽሑፎችን ያተኮረ የተከማቸ ቤተ መጻሕፍት ነው ። በተጨማሪም ከአማርኛና ከእንግሊዝኛ ውጭ ባሉ ቋንቋዎች የተለያዩ መፅሀፍትን ያገኛሉ።
ከሶማሌ ክልል ለተፈናቀሉ የኦሮሚያ ተወላጆች የሚሆኑ ሰፋፊ ሄክታሮችን ከየትም ብለው በተቻለው ፍጥነት እንዲያዘጋጁ ለአዲስ አበባ የአስሩም ክፍለ ከተማ የመሬት ልማትና ማኔጅመንት ቢሮ ኃላፊዎች ታዘዙ፡፡ ከከንቲባ ጽሕፈት ቤት ባለፈው ሳምንት መጨረሻ ለአስሩም ክፍለ ከተሞች በተበተነ ደብዳቤ ነው ይህ ትዕዛዝ የተላለፈው፡፡ ሰፋፊ መሬቶቹ የሚዘጋጁት ከወራት በፊት ከሶማሌ ክልል የድንበርና የብሔር ግጭትን ተከትሎ የተፈናቀሉ በሺዎች የሚቆጠሩ የኦሮሚያ ተወላጆችን በቋሚነት ለማስፈር ነው ተብሏል፡፡ በአዲስ አበባ ክፍለ ከተሞች እንዲሰፍሩ የሚደረጉት ተፈናቃዮች ትክክለኛ ቁጥር በውል ባይታወቅም ወደ ሶማሌ ክልል ከመሄዳቸው በፊት በአዲስ አበባ ኗሪ እንደነበሩ መረጃ ማቅረብ የቻሉ ተወላጆች ብቻ የፊንፊኔ ቋሚ ነዋሪ እንዲሆኑ እንደሚደረግ በመሬት ዝግጅቱ ተሳታፊ የሆኑ አንድ የድርጅት አባል ትናንት ማምሻውን ለዋዜማ ተናግረዋል፡፡ ለነዚህ ተፈናቃዮች መጠለያ የሚውል ቦታ እንዲያቀርቡ ከሚጠበቅባቸው ክፍለ ከተሞች መሐል አቃቂ ቃሊቲ፣ ኮልፌ ቀራንዮና የቦሌ ክፍለ ከተሞች በቀዳሚነት ይጠቀሳሉ፡፡ ክፍለ ከተሞቹ እያንዳንዳቸው ከ15 ሄክታር ያላነሰ መሬት እንዲያፈላልጉ ነው የተነገራቸው፡፡ ከጥቂት ሳምንታት በፊት በኮልፌ ቀራንዮ አሸዋ ሜዳ አቅራቢያ በሚገኙ ሰፈሮች ለተፈናቃዮች ቦታ ለማዘጋጀት በተደረገ እንቅስቃሴ ከአካባቢው ቀደምት ነዋሪዎች ጋር መጠነኛ ግጭት ተፈጥሮ የሰው ሕይወት መጥፋቱን መዘገባችን ይታወሳል፡፡ በመልካሙ ጊዜ ከገበሬ ቦታ ገዝተው ይዞታቸውን ወደ ሕጋዊነት ለማስቀየር ሲጠባበቁ የነበሩ እነዚህ ዜጎች ይዞታቸው ለተፈናቃዮች እንዲውል መታሰቡ ጭራሽ ያልጠበቁት ዱብዕዳ ኾኖባቸዋል፡፡ ይህን እንቅስቃሴ ለመግታት ያደረጉት ጥረትም የጸጥታ ኃይሎችን ያሳተፈ ግጭት እንዲያስተናግድ አድርጎ ነበር፡፡ 1400 ኪሎ ሜትሮችን የሚጋሩት የኦሮሚያና የሶማሌ ክልል ሰፊ የቆዳ ስፋት ያላቸው ክልሎች ሲሆኑ የድንበር ቀበሌዎቻቸውን አከላለል በተመለከተ በጥቅምት 1997 ሕዝበ ውሳኔ አድርገው ነበር፡፡ ኾኖም ሕዝበ ውሳኔው ለአስር ዓመታት ወደ መሬት ሳይወርድ ቆይቷል፡፡ በ27 ዓመታት የኢህአዴግ አመራር ታሪክ እጅግ በርካታ ሕዝቦችን ለሞትና መፈናቀል የዳረገው ይህ ውዝግብ በትንሹ ግማሽ ሚሊዮን ዜጎችን ከቀያቸው አሸሽቷቸዋል፡፡ ተፈናቃዮቹ በአጎራባች ከተሞች፣ በመስጊድና አብያተ ክርስቲያን፣ በጤና ጣቢያዎች፣ በጦር ካምፖች፣ በስቴዲየሞች፣ በግል ኮሌጆችና በግለሰብ ቤቶች ጭምር ተጠልለው ይገኛሉ፡፡ የኦሮሚያ ክልል ባለሀብት የሆኑት አቶ ድንቁ ደያስ የተወሰኑ ተፈናቃዮችን በባለቤትነት በሚያስተዳድሩት የሪፍት ቫሊ ኮሌጅ ቅጥር ውስጥ በማቆየትና ከኪሳቸው 12 ሚሊዮን ብር በመለገስ አጋርነታቸውን አሳይተው ነበር፡፡ በርካታ ተፈናቃዮች ዛሬም ድረስ የተጠለሉት በላሜራ በተሠሩ ትልልቅ መጋዘኖች መሆኑ ቀን ቀን ለከፍተኛ ሙቀት፣ ምሽት ለከፍተኛ ቅዝቃዜ ተጋልጠው አስቸጋሪ ሕይወት እየገፉ ስለመሆኑ ይነገራል፡፡ የተፈናቃዮች ድጋፍና መልሶ ማቋቋም ኮሚቴ አስተባባሪ ዶክተር አበራ ደሬሳ ከሁለት ወራት በፊት ለቢቢሲ እንደተናገሩት ‹‹የተፈናቃዮች የኋላ ታሪክና የወደፊት ፍላጎታቸው እየተጠና›› በተለያዩ ቦታዎች እንዲሰፈርሩ ጠቁመው ነበር፡፡ ምናልባት በርካታ ነዋሪዎችን አዲስ አበባ በቋሚነት የማስፈሩ ሐሳብ እየተተገበረ ያለው ይህን ጥናት ተከትሎ በተደረሰ ዉሳኔ ሳይሆን እንዳልቀረ የሚገምቱ አሉ፡፡ ዶክተሩ በወቅቱ ለዚሁ አለም አቀፍ የዜና አውታር በሰጡት ማብራሪያ ‹‹በንግድና ከተሞች አካባቢ የሚሰሩ ሥራዎች ላይ ለመሳተፍ ፍላጎት ያሳደሩ ሰዎችን በፊንፊኔ ዙርያ በሚገኙ ልዩ ዞኖች ለማስፈር ዝግጅት ተጠናቋል›› ብለው ነበር፡፡ ኾኖም አስተባባሪው በአዲስ አበባ ዙርያ እንጂ በአዲስ አበባ ውስጥ የኦሮሚያ ተፈናቃዮችን በቋሚነት ስለማስፈር በወቅቱ ያሉት ነገር አልነበረም፡፡ በተመሳሳይ ኑሯቸውን ግብርና ላይ ያደረጉ ተፈናቃዮችም ወደተለያዩ የኦሮሚያ ዞኖች ለመደልደል የእርሻ መሬት እየተለየ ቆይቷል፡፡ በአዲስ አበባ ዙርያ ባሉ ልዩ ዞኖችና በአዲስ አበባ የሚሰፍሩት ከሶማሊ ክልል የተፈናቀሉት ብቻ እንደሚሆኑ፣ ነገር ግን ከኦሮሚያ ክልል የተፈናቀሉ በሂደት በአጭር ጊዜ ውስጥ ወደ ቀያቸው እንዲመለሱ እንደሚደረግም ታውቋል፡፡ ይህ ከፍተኛ ሰብአዊ ቀውስን ያስከተለን የድንበርና የብሔር ግጭት ተከትሎ ከፍተኛና ተከታታይ የገቢ ማሰባሰቢያ ጥረቶች መደረጋቸው የሚታወስ ሲሆን የኦሮሚያ ተወላጅ ባለሐብቶችን፣ ሙዚቀኞችንና ስመ ጥር አትሌቶችን ጨምሮ በተደረገ ርብርብ በአጭር ጊዜ ውስጥ ከግማሽ ቢሊዮን ብር በላይ መሰብሰብ ተችሎ ነበር፡፡ ኾኖም ከችግሩ ስፋት አንጻር ገቢው ችግሩን ለመቅረፍ ቀርቶ ለማቃለል እንኳ የሚተርፍ አልሆነም፡፡ የድንበር ቀውሱን ተከትሎ በተሠራ አንድ ጥናት ከኦሮሚያ ተፈናቃዮች 97 በመቶ የሚሆኑት ከደኅንነት ሥጋት ጋር በተያያዘ ወደ ሶማሌ ክልል ለመመለስ ፈጽሞ ፍላጎት እንደሌላቸው ታውቋል፡፡ ያም ሆኖ የሶማሌ ክልል ፕሬዚዳንት ግጭቱን ተከትሎ ሁሉም የኦሮሚያ ተፈናቃዮቹ ወደ ክልላቸው ሶማሌ እንዲመለሱ ጥሪ ማድረጋቸው ይታወሳል፡፡ በመኢሶ፣ በቦርደዴ፣ በአርሲ፣ በሞያሌ ቦረና፣ በምሥራቅ ሐረርጌ ኦሮሞዎችና አጎራባች የሶማሌ ተወላጆች፣ ከተፈጥሮ ሀብትና የግጦሽ መሬት ይገባኛል ጥያቄ ጋር ተያይዞ ግጭትን ሲያስተናግዱ የቆዩ ቢሆንም ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ግን ግጭቶቹ ፖለቲካዊ መልክ እየያዙ በመምጣታቸው ሰፊ ሰብአዊ ጥፋት እያደረሱ ይገኛሉ፡
በቀላል አወቃቀሩ፣ በፍጥነት መገንባት፣ ጥሩ መለዋወጫ እና ጠንካራ መላመድ ስላለው ቤይሊ ብሪጅ በዕለት ተዕለት ሕይወት ውስጥ በሰፊው ጥቅም ላይ ይውላል።ስለዚህ የቤይሊ ድልድይ መከለያውን እና የመሠረት ሰሌዳውን ሲያስተካክሉ ትኩረት መስጠት ያለብን ምንድነው? 1. መቼቤይሊ ድልድይወደ ተወሰነው ቦታ ይገፋል, የመመሪያው ምሰሶ ይወገዳል እና ድልድዩን በቦታው ለማዘጋጀት የመጨረሻው ዓምድ ይጫናል.በቦታው ላይ, የድልድዩን የታችኛውን ክር ከጃኪው ጋር ያንሱት, ቋጥኙን እና የናሙና ሳህኑን ያስወግዱ, ድልድዩን ከድንጋይ በታች ወደ ቀድሞው የተጫነው የመቀመጫ ሳህን ያንቀሳቅሱት;ከዚያም በድልድዩ መቀመጫ ላይ ድልድዩን ቀስ ብለው ይለፉ.ሸክሙን በገመድ አሞሌው ላይ ባሉት ሁለት ጉድጓዶች ላይ ለማሰራጨት ወፍራም የብረት ሳህን በጃክ እና በታችኛው ሕብረቁምፊ አሞሌ መካከል መቀመጥ አለበት።አቀማመጡ የተሻለው በ truss string ምሰሶ እና በባይሊ ምሰሶው መገናኛ ነጥብ ላይ ነው. 2. ድልድይ በሚያርፍበት ጊዜ የድልድዩ ክብደት በአንድ የተወሰነ መሰኪያ ላይ እንዳያተኩር የእያንዳንዱ መሰኪያ የማረፊያ ፍጥነት ወጥነት ያለው መሆን አለበት፣ ይህም በጃክ ወይም በትሩዝ ገመዱ እና ሌሎች ከባድ አደጋዎች ላይ ጉዳት ያደርሳል።ለአነስተኛ ስፔል እና ቀላል ክብደት ድልድዮች, ክራቦች መጠቀም ይቻላል.አቀራረቡ ምንም ይሁን ምን መጀመሪያ በአንድ ባንክ እና ከዚያም በሌላ ባንክ ላይ ማረፍ አለብዎት.በተንጣለለ መሬት ላይ በሚነሳበት ጊዜ, መሰኪያው እንዳይንሸራተቱ በጥብቅ መቀመጥ አለበት.በተመሳሳይ ጊዜ 1-2 ኦፕሬተሮች ወደ ሌላኛው የባንክ ቋጥኝ መመደብ አለባቸው, ምንም ስህተት አለመኖሩን, ድልድዩ መዘጋቱን ወይም መበላሸቱን ያረጋግጡ. የማስጀመሪያው ሂደት;ችግሮቹን በወቅቱ መፍታት ፣ አስፈላጊ ከሆነ ማስጀመሪያውን በማገድ ፣ ድልድዩን ለማንሳት እና ሮለርን ለማንቀሳቀስ መሰኪያውን ይጠቀሙ ። የማስጀመሪያው አቅጣጫ በማንኛውም ጊዜ መፈተሽ አለበት ፣ እና ማንኛውም ልዩነት ከተገኘ ወዲያውኑ ያስተካክሉት ፣ በተለይም ሲከሰት ጥጥሩ በተመጣጣኝ ነጥብ ላይ ይገፋል, ይህም ጅራቱን በመጎተት ዘዴ ሊስተካከል ይችላል. 3. የድልድዩ መወገድ በተገላቢጦሽ ቅደም ተከተል መከናወን አለበት.በድልድዩ ወለል እና በእግረኛው መካከል ያለው የከፍታ ልዩነት ከ 15 ሴ.ሜ ያነሰ ሲሆን አንድ የጭን ሳህን ማዘጋጀት ይቻላል.የጠፍጣፋው አንድ ጫፍ በጨረሩ ቁልፍ ውስጥ ይቀመጣል, ሌላኛው ጫፍ ደግሞ በመንገዱ ላይ ይቀመጣል, ነገር ግን ትራሱን ከታች መታጠፍ አለበት.በድልድዩ ወለል እና በእግረኛው መካከል ያለው የከፍታ ልዩነት 15 ~ 30 ሴ.ሜ ሲሆን, ሁለት. የጭን ሰሌዳዎች መጫን አለባቸው.ጣቢያው ሲገደብ, ሲፈርስ ወደ ኋላ መጎተት ይቻላል, ከዚያም ትራሶች እና ሌሎች አካላት አንድ በአንድ ሊወገዱ ይችላሉ.መጀመሪያ መግቢያውን ያስወግዱ እና ይውጡ, ከዚያም የድልድዩን ጫፍ በጃኪው ላይ ያድርጉት, የመጨረሻውን ዓምድ እና ድልድይ ያስወግዱ, ድንጋይ ይጫኑ እና የድልድዩን ጫፍ ይጫኑ;ጨረሮች በሁለቱ ሳህኖች መካከል መጨመር አለባቸው, እና የጠፍጣፋው ድጋፍ በጨረር ስር መቀመጥ አለበት.ከዚያም ትራስ ቀስ በቀስ በሰው ወይም በሜካኒካል መጎተቻ ወደ ኋላ ይመለሳል.በተመሳሳይ ጊዜ መግፋትን እና ፍጥነትን በጥብቅ ለመቆጣጠር ይጎትቱ, ተመሳሳይነት እንዲኖረው ያስገድዱ, ቀርፋፋ እና ለስላሳ, በጣም ቀርፋፋ ወይም በጣም ፈጣን አይደለም. የ ተገጣጣሚ ሀይዌይ ብረት ድልድይ, ቤይሊ ድልድይ, ቤይሊ ጨረር እና ሌሎች ምርቶች በታላቁ ዎል ሄቪ ኢንዱስትሪ የሚመረቱ ምርቶች በሀገር ውስጥ እና በውጭ አገር መልካም ስም ያገኛሉ, እና ወደ ደርዘን የሚቆጠሩ አገሮች ይላካሉ. ዓላማችን ከፍተኛ ጥራት ያላቸውን የምርት መጠን ጉድለቶች ለመረዳት, በሙሉ ልብ ለማቅረብ ነው. ከፍተኛ ጥራት ያለው አገልግሎት ያላቸው ደንበኞች, የእኛ የንግድ ዓላማ: ደንበኞች ከፍተኛ ጥራት ያላቸውን ምርቶች ለማቅረብ, ሙያዊ አቅራቢዎችን ለማቅረብ, ታማኝ ግንኙነት.የረጅም ጊዜ የንግድ ግንኙነት ለመመስረት ከሁሉም የሕይወት ዘርፎች የመጡ ጓደኞችን እንኳን ደህና መጡ ወደ ችሎቱ እንዲመጡ።
የኢትዮጵያ ዳያስፖራ የልማት ተቋም አማካሪ ምክር ቤት (ምክር ቤት) የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስቴር ጽ /ቤት እ.ኤ.አ. ነሐሴ 9 ቀን 2018 ዓ.ም ባወጣው መግለጫ መሰረት በማድረግ የኢትዮጵያ ዲያስፖራ በልማት ተሳትፎ ጥረቶችን ለማበረታታትና ለማስተባበር ዝግጁ መሆኑን በደስታ ይገልፃል። በተለያዩ አጋጣሚዎች ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ / ር አቢ አህመድ የዲያስፖራ ኢትዮጵያውያን በዩኤስ 1ዶላር በመለገስ በኢትዮጵያ ወሳኝ አስፈላጊና ያልተሟላ የልማት ፍላጎቶችን እንዲያሙዋሉ ጠይቋል. በተጨማሪም እንዳሉት የታቀደው የልማት ገንዘብ “የመንግስት በጀት አካል አይሆንም። በራሱ በራሱ ቦርድ ይተገበራል።” ለጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ ተግዳሮት ምላሽ በኢትዮጵያ ዲያስፖራ ውስጥ ከፍተኛ አጠቃላይ አዎንታዊ አግኝቷል። የካውንስሉ አባላት ለተዋጣው ስኬታማ ውጤት ለማረጋገጥ የተለያዩ ልዩ ልዩ እውቀታቸውን እና ችሎታቸውን በመጠቀም ይጥራሉ። ይህ በጠቅላይ ሚኒስትር አቢይ አህመድ እና አማካሪ ካውንስል ብቻ የሚያከናዉኑት ነገር አይደለም። ነገር ግን ሁላችንም ሀገራችንን ለማገልገል ባደረግነው ጥረቶች እና ግዴታዎች የሚወሰን ነው። በቅርቡ ምክር ቤቱ ተጨማሪ አባላት ስራዉን ለመርዳት ይሰየማሉ። ካውንስሉ አንደኛው ትኩረት የሚሰጠው ወሳኝ ተግባር ለድርጅቱ ሁሉን አቀፍ ጠንካራ ተጠያቂነት እና ግልጽነት አሰራር ስነስርዓት መዘርጋት ነው። ለዚህም ገንዘቡን የሚያበረክቱት አስተዋፅኦዎች ተጠቃሚዎች እና ሌሎች ባለድርሻዎች ስለ ፈንዱ አስተዳደርና አስተገባበር ያላቸዉን አስተሳሰብ ለማካተት ይጥራል። የዲያስፖራው ኢትዮጵያውያኞች አንዳንድ ቦታ ለምን አሁኑኑ ገንዘብ መዋጮ አንሰጥም የሚል ጥያቄ ያነሳሉ። ካውንስሉ ስለፈንዱ ለኢትዮጵያ ዲያስፖራው አንዳንድ የህግ እና የቁጥጥር እውነታዎች እንዲያውቅ ይፈልጋል። በዲያስፖራው ኢትዮጵያውያን ለሚያደርጉት አስተዋፅኦ ከፍተኛውን የተጣራ ገቢ እንዲኖር በዓለም ዙሪያ ከበርካታ የፋይናንስ ተቋማት ጋር አሰራር ዘዴ እያመቻቸን ነው። ይህንን የምናደርገው የኢትዮጵያን ጨምሮ ለሁሉም ሀገራት ሕጋዊ መስፈርቶች መሟላት በማረጋገጥ ለሀገሪቷ ትክክለኛ ሂደቶች እና መቆጣጠሪያዎች መኖራቸውን ለማረጋገጥ ነው። ይህ ቅንብር በቅርብ ጊዜ ባስቸኳይ መደረግ እንዳለበት ካዉንስሉ ይረዳል። ይህን ለማድረግ ትንሽ ጊዜ ስለሚጠይቅ የኢትዮጵያ ዲያስፖራዎችን ትዕግስት እንጠይቃለን። ካውንስሉ የአሜሪካ ፌዴራል እና የግዛት ህጎችን ማሟላት አለበት። እንዲሁም የበጎ አድራጎት ድርጅቶች ክዋኔዎችን ለማስተዳደር የወጡትን ድነጋጌዎች ማሟላት ያስፈለገዋል። ካውንስሉ ለድርጅቱ የአስተዳደር መዋቅሮችን እና ሂደቶችን ጨምሮ ሌሎች የተለያዩ ተግባራትን እያከናወነ ነው። የዲያስፖራው የኢትዮጵያ ህብረተሰብ በትዕግስት ከእኛ ጋር መቆየቱን እንዲቀጥል እንጠይቃለን። በተቻለ ፍጥነት ሁሉንም ስራ ለመስራት ዝግጁ ነን። ምክር ቤቱ በቀጣዩ ወር መግለጫ እስኪሰጥ ድረስ የኢትዮጵያውያን ዲያስፖራ ደጋፊዎች ወርሃዊ መዋጮ ለመስጠት ያቀዱትን ለጊዜው እንዲይዙ በአክብሮት ይጠይቃል። ምክር ቤቱ በየጊዜው በድረገፅና በሌሎች የመገናኛ ዘዴዎች ኦፊሴላዊ መረጃዎችን ይሰጣል። ካውንስሉ የተለያዩ ግለሰቦች እና ቡድኖችን የግል ገንዘብ መዋጮ ለፈንዱ ለመሰብሰብ እንደተሰማሩ ያውቃል። ነገር ግን እነዚህ ግለሰቦችም ሆኑ ድርጅቶች ከካዉንስሉ ጋር የሚሰሩ አይደሉም። ወደፊት ፈንዱ መተገበር ሲጀምር ከካዉንስሉ ጋር እንደሚተባበሩ ተስፋ እናደርጋለን። ምክር ቤቱ በመጀመሪያ ጊዜ ጥራት ያለው ስራ መስራት ይሻላል ወደህዋላ ተመለሶ ከመጠገን በሚለው ሃሳብ ይመራል። ኮሚሽኑ ለመላው የኢትዮጵያ ዲያስፖራ ፈንዱን ለመደገፍ ላሳዩት ከፍተኛ ጉጉት ድጋፍና በጎ ፈቃድ ምስጋናዉን ያቀርባል።
የአሜሪካ ውጭ ጉዳይ መስሪያ ቤት እንደገለጸው ከሆነ ሁለቱ ወገኖች ውይይት ያደረጉት በኳታር መዲና ዶሃ ከተማ ነው፡፡ የአሜሪካና የአፍጋኒስታን መሪዎች ንግግር በሀገሪቱ በመሬት መንቀጥቀጥ ስለደረሰው ጉዳት እንደሆነ ተገልጿል፡፡ ታሊባን፤ አሜሪካን እና የአውሮፓ ህብረትን አስጠነቀቀ የአሜሪካ ባለስልጣናት ከወቅቱ የአፍጋኒስታን አስተዳደር ታሊባን ጋር የተገናኙት መጋቢት ላይ በተመሳሳይ በዶሃ ከተማ ነበር፡፡ ታሊባን አሜሪካ የያዘችውን የውጭ ምንዛሬ እንድትለቀው መንገድ እያፈላለገ መሆኑን ገልጿል፡፡ የአፍጋኒስታን አስተዳዳሪ ታሊባን ይህንን ተቀማጭ የውጭ ምንዛሬ አሁን በሀገሪቱ ለደረሰው የመሬት መንቀጥቀት አደጋ ተጎጅዎች ለማዋል ማሰቡንም ፍራንስ 24 ዘግቧል፡፡ ታሊባን በአሜሪካ ማዕቀብ የተጣለበትን ገንዘብ ብትሰጥ ለተጎጅ ሕዝብ እንደሚደርስ መተማመኛ ሰምጠት እንደሚችልም ገልጿል፡፡ የአሜሪካ ውጭ ጉዳይ መስሪያ ቤት ሰዎች ከታሊባን ተወካዮች ጋር ከተገናኙ በኋላ በአፍጋን ለደረሰው አደጋ ድጋፍ የሚሆን 55 ሚሊዮን ዶላር ለመስጠት መወሰናቸው ተገልጿል፡፡ አሜሪካ እንዳይንቀሳቀስ ስላደረገችው 3 ነጥብ 5 ቢሊዮን ዶላር ገንዘብ ጉዳይም ከታሊባን ተወካዮች ጋር መነጋገሯን ገልጻለች፡፡ አሜሪካ ለአፍጋኒታን ህዝብ ጥቅም ሲባል ገንዘቡን መጠቀም በሚቻልበት ጉዳይ ዙሪያ መነጋገሯን ነው የገለጸችው፡፡ በአፍጋኒስታን ባለፈው ሳምንት በሬክተር ሴኬል 5 ነጥብ 9 የተለካ የመሬት መንቀጥቀጥ መድረሱ ይታወሳል፡፡ በዚህ አደጋም 1000 ሰዎች መሞታቸውና በሺዎች የሚቆጠሩ ቤት አልባ መሆናቸው ይታወሳል፡፡
የእንጀራ ነገር ሆኖብኝ እጓዛለሁ ፣ እጓዛለሁ ፣ እጓዛለሁ … እንደጨው ተበትነናልና ስፍር ቁጥር የሌላቸው ወገኖቸን በየሔድኩበት ከተማ፣ እግር በጣለኝ የሳውዲ የቀለጡ በርሃዎች ወንድም እህቶቸን አገኛለሁ። ላፍታም ቢሆን ጊዜ ሰጥቼ እየኖሩት ስላለው ኑሮ፣ እየገፉት ስላለው ክፉም ደግ ተሞክሮ እጠይቃቸዋለሁ አንድም ሳይደብቁ የሆድ የሆዳቸውን ያጫውቱኛል … እለተ ቅዳሜ በማለዳው ያቀናሁት በያንቦና በጅዳ መካከል በምትገኝ የዋዲ በርሃ ዙሪያ ነበር ። አየሩ ተቀያይሯል፣ ከዚህ ቀደም ወደዚህ ቦታ ሳመራ እንደ እሳት ነበልባል የሚጋረፈው ሙቀት ዛሬ የለም። ለስራ ወዳቀናሁበት በድቅድቁ በርሃ ላይ በተሰራው የድንጋይ መከስከሻ ፋብሪካ እንደደረስኩ አንድ መልከ መልካም ወንድም የግቢውን በር ከፍቶልኝ ለመግባት ወዴት መሄድ እንደምፈልግ ጠየቀኝ፣ ወጣቱ ሃበሻ ለመሆኑ ቅንጣት ያህል አልተጠራጠርኩምና የሚጠይቀኝን ትቸ እኔው ጠየቅኩት “ሃበሻ ነህ!” ነበር ያልኩ። ይህን ስጠይቀው እንደ መሽኮርመም እና እንደመሳቅ እያለ “አዎ ሃበሻ ነኝ፣ ኢትዮጵያዊ!” ሲል መለሰልኝ! ብዙ ሃበሾች አላችሁ? ስል ጥያቄየን ቀጠልኩ “አዎ አምስት ሃበሾች አለን! ” አለኝ ፈገግ እያለ … በአሻጋሪ መምጣቴን የሚጠብቀው የፋብሪካው ሃላፊ “አስገባው ፣ አስገባው!” ሲል ፍልቅልቁ ወደ የት እንደምሄድ የጠየቀኝ ወንድም ተደናግጦ በወራጅ ብረት እንደነገሩ የተዘጋውን የግቢ ብረት አጥር ከፍቶልን እኔና የስራ ባልደረባ ረዳቴ የፊሊፒን ዜጋው ግላዲ ወደ ግቢው ገባን፣ ወጣቱን ወንድም በመስኮት በኩል አንገቴን ወጣ አድርጌ ስራየን ከዋውኜ እንደማገኘው ቃል ገብቼለት ወደ ውስጥ ገባሁ … ሱዳኑ የፋብሪካ ሃላፊ ከድንጋዩ መፍጫ የቅርብ ርቀት ካለው ጋራጅ አጠገብ ከተሰራች ባለሁለትና ሶስት ዛኒጋባ ቆርቆሮ ቤት ወጥቶ ሞቅ ያለ ሰላምታ ሰጥቶ ተቀበለን። ድንጋዩን እየከሰከሰ ጠጠር የሚያደርገው ፋብሪካ ነጭ አመድ ወደ ሰማይ እየተፋ የጓራል …ድንጋዩ እየተፈጨ ጠጠር እየተሰራ መሆኑ ነው! የመንገድ መደልደያ ፣ የምንገድ መጥረጊያ እና የመንገድ ማለስለሻ ዳምጤ ከባባድ የኮንስትራክሽን መኪኖችን ጨምሮ ጥገና የሚያስፈልጋቸው መኪኖች ጋራጁን አጨናንቀውታል … ከጋራጁ ጀርባ ደግሞ እኛ መመርመር ያከብን የተሽከርካሪ ጎማ መአት ተከምሯል። …አምስት የተባሉትን ሃበሾች አግኝቸ እስካዎጋቸው ቋምጫለሁ …የፊት የፊቱን እያስቀረብኩ ፊሊፒኑ አጋሬ ምን መስራት እንዳለበት አሳወቅኩት ፣ ስራውን አጣድፊ ግን በአግባቡ መርምሬ እንደጨረስኩት ሌሎች ሁለት ሃበሾች ሃበሻ ወንድማቸው መምጣቴን ሰምተው ኖሮ በፈገግታ እየተፍለቀለቁ መጥተው ሰላምታ ተለዋዎጥን … ሃበሻ ዝር በማይልበት በርሃ ያገኙኝን ወንድም እነርሱም ሊያስተናግዱ ሊያጫውቱኝ እንደቋመጡ አልጠፋኝም … በተንቀሳቃሽ ኮንቴነር በፋይዚት ግሩም ሆና የተሰራቸው ማረፊያ ቤት ከጋራጁ የቅርብ ርቀር ትገኛለች ። አቧራ የጎረሰውን እጀን ሳልተጠብ በበርሃው ወዳገኘኋቸው ወንድሞች ማረፊያ ቤት አመራሁ … ረመድ ረመድ እያልኩ ከመድረሴ ወንድሞቸ በደስታ እየተፍለቀለቁ ግማሽ መንገድ ላይ ተቀበሉኝ ! ጠባቧ ቤት ማረፊያ ቤት ብቻ እንዳልሆነች ከበር የተደረደሩትን ጫማዎች ስመለከት ገባኝና ጫማየን አውልቄ “ቤት ለእንቦሳ! ” ብየ ዘው ብየ ገባሁ… ቤቷ ጽድት ያለች ናት … ሶስት አልጋዎች ሶስቱን ማዕዘኖች ጥግ ይዘው ተዘርግተዋል ። የተቀበሉኝ ወንድሞቸ ሶስት ሲሆኑ ዘግየት ብሎ ሌላ ወንድም ገባ … አምስተኛው ወንድም የት እንዳለ ስጠይቅ እሱ ስራ ላይ እንደሆነ ገለጹልኝ። ሁላችንም የምናወራው ከአልጋዎች ላይ ተቀምጠን ነው ። እንደገባኝ ከሆነ አልጋዎች ይተኛባቸዋል ብቻ ሳይሆን በመቀመጫነት ያገለግላሉ! … ጫዎታችን ከመጀመራችን በፊት እጀን ለመታጠብ ውሃ ቢጤ ስጠይቅ ድምጹ ጎርነን ያለው “ሸዋንግዛው እባላለሁ!” ብሎ የተዋወቀኝ ወንድም በእጅ ከምትያዝ ማቀዝቀዣ ውሃ ይዞ ወደ ” በር ላይ ላስታጥብህ! ” ብሎ ግማሽ ጎኔን ከበሩ ወጣ አድርጌ እንደነገሩ ጣቶቸን ውሃ አስነካሁ ብል ይሻላል ፣ ብቻ ታጠብኩ ! ወጋችን የጀመርነው በድፍኑ አበሻ ሁኘ እንጅ ማንነቴን የተረዳ ሰው የለም! ብዙ የህይወት ልምዳቸውንና ስለስራቸው ስለተመለከቱት የቴክኒክ ስራየ ፣ ሱዳኑ ሲጠራኝ ስለሰሙት የእንጀራ ስሜና ስለ አጠቃላይ የሳውዲ ህይወት እንዳንፈራራ ፣ እንዳንደባበቅ ፣ እንደ መተዋወቂያ አወራን … ጋዜጠኛ መሆኔን ትንፍሽ ሳልል “ራዲዮ ትሰማላችሁ ፣ ኢንተርኔት ፊስ ቡክ ትከታተላላችሁ? ” በማለት ደጋግሜ ጠየቅኳቸው! አዎንታቸውን ገለጹልኝ ። ስሜን የእኔ ነው ሳልል ታውቁታላችሁ? ስላቸው አዎንታቸውን በዝርዝር ገለጹልኝ! ስገባ በር የከፈተልኝ እያሱና የቀሩት ሁለት ያህሉ በአካል የማያውቁት ግን ማንቴስ ተብሎ የተዋወቃቸው “የነቢዩ ” የፊስ ቡክ ጓኞች እንደሆኑ በኩራት ገለጹልኝ 🙂 አክለውም በቅርቡ የለቀቃቸውን የራዲዮ መጠይቆች እያነሱ የሚያውቁትን ሰው ስም ስላነሳሁላቸው በደስታ ብዙ አወሩኝ ! … እንዲህ ጥቂት ከቀጠልን በኋላ ግን እነርሱ እዚህ ስላደረሳቸው መንገድ መጠየቅ ጀመርኩ ! ሁሉም የሆነውን ሁሉ ሲያጫውቱኝ ” አበባ ተሸልሜ በጭብጨባ የተሸኘሁ ዘፋኝ ነበርኩ !” ያለኝ ድምጸ ጎርናናው የሸዋንግዛው ታሪክ ልቤን ነካው … ብዙም ሳልቆይ ግን የእውነተኛው አለም ማንነቴን ገላልጨ ለወንድሞቸ ሳጫውታቸው ነገሮች ተቀያየሩ! … በጣም ተገረሙ ! ብዙ ተጫወትን … ለዛሬ እንዳላደክማችሁ በሚል በሳውዲ በርሃ ስላገኘሁት ዘፋኙ ወንድም ትኩረቴን ላድርግ … ሸዋንግዛው እና ከቀሩት ጓደኞቹ ሃገር ቤት አይተዋወቁም ። ዳሩ ግን ድህነት ፣ የኑሮ ውድነት ፣ የማደግ የመመንደግ ፍላጎት በቁንጮዋ ነዳጅ አምራች ሀገር በሳውዲ በርሃ ላይ አገናኝቷቸዋል ! … ከሁሉም ወንድሞች ይልቅ ዘፋኙን ስደተኛ ሸዋንግዛውን እዚህ ያደረሰ መንገድ ለማወቅ ጓጉቻለሁ ! እናም ላፍታ ከዘፋኙ ወንድም ጋር የሆድ የሆዳችን ላፍታ አወጋን … ሸዋንግዛው ንጉሱ ይባላል ፣ እድሜው በአርባወቹ ውስጥ እንጅ ከዚያ አይዘልም! ዘፋኝ መሆኑን ካጫወተኝ ታሪክ አልፎ በበርሃው ሲያንጎራጉር ከተቀረጻቸው ድምጾች እና የተለቀቀውን ነጠላ ዜማ ሰምቸ ለመረዳት ጊዜ አልወሰደብኝም … “ዘመኑ የዘፋኝ ነው” በሚባልበት ዘመን ድምጸ መረዋውን ዘፋኝ ወደ ሳውዲ ምን አመጣው ? በሚል ባለጉዳዩ ስደተኛ ዘፋኝ ጠየቅኩት … መልሶልኛል …. ሸዋንግዛው ንጉሴ በቀድሞው የአርሲ ክፍለ ከሃገር ሎዴ ኤዶሳ በሚባል አከቀባቢ በአንድ መንደር ተወለደ። የሙዚቃ ጥበብ ገና በብላቴና እድሜው የለከፈችው ሸዋንግዛው በሎዴ አንደኛና መለስተኛ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ትምህርቱን ሲከታተል ጥበብ አብራው አደገች ። ገና ከጅምሩ የጥበቡ ምሳሌ ከልብ የሚወደውን ክቡር ዶር ጥላሁን ገሰሰን ጥሩ ምሳሌ አድርጎ ገሰገሰ። ሎዴ የትምህርይ ቤት ኪነት ለመመረጠረም ተሰጥኦ ያደለው ተርገብጋቢ ድምጽ ተሰጥኦና ፍላጎቱን ደገፈው ፣ የቀደሙትን ዜማ እያነሳሳ ሲለው የራሱን እየገጠመና እያንጎራጎረ ህይወት በፈለገችው መንገድ ትጓዝ ዘንድ ሸዋ ብርታት አገኘ። ብዙም ሳይቆይ ታዳጊው ሽዋንግዛው ከትምህት ቤት ወደ ወረዳ ኪነት ከፍ እያለ ሄደ … ከወርቁ ቢቂላ ( በኋላ ከሃይሌ ገ/ስላሴ ጋር አለም አቀፍ ሩጫን ይሮጥ ነበር) ታዳጊ እያለ የሙዚቃ ዝንባሌ ስለነበረው በአርሲ ሎዴ የወረዳ ኪነት አብረው እንደሰሩ ሸዋ ሩቅ ተጉዞ ዘርዘር ያለ ትዝታውን አዎጋኝ ። ሸዋ ብዙ ትዝታ አለው ። በአስደሳቹ ፈገግ ፣ በአሳዛኙ ትክዝ እያለ አጫውቶኛል … ታዳጊው ሸዋንግዛው በወረዳው ኪነት ቡድን ተግቶ እየሰራ ባለበት ወቅትም ወደ ክፍለ ሃገር ኪነት ቡድን ለመምረጥ በተደረገ ውድድር ከወረዳ ወደ አርሲ ክፍለ ሃገር ቢመረጥም የወረዳው ሃላፊዎች በቅንነት “ልጃችን አሰልጥለን አንሰጥም !” በማለታቸው ወጣቱ በሙያው ርቆ የመሄድ ስሜቱ ተጎዳ ! እናም በብስጭት ወደ ውትድርና አለም ገባ ። ሸዋንግዛው ማንጎራጎሩን ባንድ በኩል በሌላ በኩል ሳይወድ በተጎዳ ስሜት ገፋፊነት የገባበትን የውትድርና ስልጠና ወሰደ። ቀን ቀንን ሲወልድ ግን ውትድርናው ወደ ጦር ሜዳ ሳይሆን ወደ አሳደገው የሙዚቃ ጥበብ ዶለው ! ሸዋ በብስጭት የተጎዳኘው የውትድርና ስልጠና እንደጨረሰ የባሌ ሸዌ የጦር እዝ ማዕከል የኪነት ቡድን አባል ለመሆን ጊዜ አልፈጀበትም ። በጦሩ የኪነት ቡድን በመስራት ላይ እንዳለ የደርግን ስርአት የሚታገለው የኢህአዴግ ጦር ወደ ከተማዎች እየገፋ ሲመጣ የኪነት ቡድኑ ወደ ሲዳሞ በመሄድ ሌላ ተጨማሪ የመከላከል ስልጠና እንዲያደርግ ሲታዘዝ ሸዋንግዛው ከጓዶቹ ጋር ስልጠናውን ወሰደ። ከዚያም ድልድሉ ወደ ሞያሌ ሆነና ወደ ዚያው አመራ። በጭንቁ ቀን ያልተለየው የጥበብ አውሌ ተጭኖት ማንጎራጎሩን ስላላስቆመው እንቅስቃሴውን ያዩ የሰራዊቱ አባላት ሸዋንግዛው የደቡብ እዝ ኦርኬስትራ ቡድን እንዲቀላቀል ግፊት አድርገው እንዲመረጥ ቢያደርጉም አሁንም የጦር አዛዡ ” ሸዋግዛውን ወደ ደቡብ እዝ አልለቀውም! ” በማለታቸው እድሉ ተጨናገፈ። ይህም ሲሆን ዳግም እክል የገጠመው ዘፋኙ ወጣት ተስፋ አልቆረጠም። ሙዚቃው እንቢ ቢለው በልጅነት ወደ ሚወደው ሌላ ሙያ አጋደለ። ባለበት ብርጌድ የእግር ኳስ ብቃቱን አስመስክሮ እግር ኳስ መጫወቱን በደስታ ተቀላቀለ ! በወቅቱ ኳሱም ተሳክቶለት ኮከብ ኳስ አግቢ በመሆን ተመርጦ እንደነበረ ሲያጫውተኝ ህይወት በትግል እንደምትፈተን አሸንፎም መውጣት ግዴታ እንደሆነ ሸዋንግዛው በፈገግታ እየገለጸልኝ ነበር ። ኢህአዴግ መላ ሃገሯን ሲቆጣጠር ጦሩ ፈረሰና ከሞያሌ ወደ ኬንያ የገባው ሸዋንግዛው እና የቀረው ስደተኛው በቀይ መስቀል ትብብር ወደ ሃገር ቤት ሲገባ ቤተሰቦቹን ከጠየቀ በኋላ ወደ አዲስ አበባ ገባ… አዲስ አበባ ለአርሲው ተወላጁ ለሸዋንግዛው የተመቸች ነበረች። በተለይም በልጅነት የተለከፈባት የሙዚቃ ጥበብ ተሰጥኦውን የሚያጎለብትበት ብቸኛ እድል አገኘ ። እናም በየምሺት ቤቶች “ከተፋ ቤቶች” ተሰማርቶ ምሽቱን እያደመቀ እና ራሱንና ቤተሰቦቹን በመርዳት መስራት ጀመረ ። ባለትዳር የሆነው ሸዋንግዛው በምሽት ስራው በአሁኑ ሰአት ታዋቂ ከሆኑ ዘፋኞች ጋር እኩል ድምጽ ማጉያን ተጋርቶ በጥበብ ተናኝቷል ! ይህም ሁሉ ሆኖ ፣ ይህንን የከበደ መንገድ ተጉዶ ሸዋንግዛው ከልጅነት እስከ እውቀት ሙጥኝ ያላትን ጥበብ አዳብሮ የራሱን ወጥ ዘፈን ለማውጣት አቅሙ አልገደደውም። ያም ሆኖ ግን በማይቆጣጠረው እክል ስራውን ለሃገር መናኘቱ አልሆንልህ እያለው መቸገሩ አልቀረም። ሸዋንግዛው እንዲህ እየሆነ ህይወትን ሲገፋ ለማደግ የሚያደርገው ግብግብ ባያሸበርከውም ሩጫው አልፎ አልፎ እንዳደከመው ሳይደብቅ አጫውቶኛል። የጥበብ አውሌ ብቻዋን ከተዘፈቀበት ድህነት ራሱን ቀና አላደረገችውም! ይህ እንዳይሆን ፣ በሰው ሰራሽ ምክንያት በጥበብ ላይ የሚሰራ ደባ እየደሰቀው መፈናፈኛ እንዳሳጣው ሸዋንግዛው ይናገራል ! በተለይም “ከከተፋው” ዘፋኝነት ጎን ለጎን ብዙዎችን ዘፋኞች ያሳወቀውን ነጠላ ዜማ ግጥምና ዜማውን ራሱ ደርሶ ቢያወጣም ሃገር ስራውን እንዳያውቅለት ጫና ፈጣሪዎች አላገዙትምና ድንቅ የባህል ዘፈኑ ሳይደመጥለት እንደቀረ ዜማዋን እንድሰማት በመጋበዝ ሸዋ ብዙ አጫወተኝ። በሙዚቀኞች መካከል ውስጥ ለውስጥ የሚሰራውን “የቲፎዞ ” ድጋፍ ፣ አንዳንድ የሃገር ቤት ጋዜጠኞች በተለይም የኤፍ ኤም ራዲዮ ጋዜጠኞችን ድጋፍ ማጣቱ አውኮተ አሰናክሎታል። ሸዋ ባለሙያዎች ሙያቸውን በሙስ አርክሰው የሚሰሩትን በገደምዳሜም ቢሆን አጫውቶኛል። እኔም በሙስናው ዙሪያ ያለውን አበሳ ወገንተኛ ዘመም የቲፎዞ አካሄድ ግልጥልጥ አድርገው ካወሩት ጉዳዩ ብዙ እንደሆነ ከዚህ በፊት የማውቀውን ታሪክ ሸዋንግዛው አስታወሰኝ … ሸዋን ሳውዲ አረቢያ ስላደረሰው መንገድ እና የወደፊት ህልሙ እንዲያጫውተኝ ጠይቄው እንዲህ አለኝ ” ነጠላ ዜማው አልሳካ ሲለኝ ድህነቱንና የኑሮ ውድነቱን ለማሸነፍ እንዳልቻልኩ የገባት ጅዳ የምትኖረው እህቴ በኮንትራት ስራ እንድመጣ አመቻቸችልኝ። ተሳክቶም ልክ የዛሬ 11 ወር ወደ ሳውዲ አረቢያ በኮንትራት ስራ መጣሁ ። በዘፈን ብዙዎች ይሳላካላቸዋል ። እኔ የእድል ጉዳይ ሆኖ አልተሳካልኝም ። ይህ ደግሞ የእግዚአብሔር ፈቃድ ነው ። የመጣውን መቀበል እንጅ አላማርረውም። አሁን የምሰራው “ሮለር ” በሚባል የኮንስትራክሽን ተሽከርካሪ ላይ ነው። በሃገራችን ዳምጤ ይባላል። ዳምጤን እየነዳሁ በርሃውን ማቅናት ነው የአሁን ስራየ ። በቃ ! ህይዎት እዚህ አድርሶኛል! እንደኔ ሃሳብና ህልም ከሆነ እንደ ምንም የሁለት አመት ኮንትራቴን ጨርሸና ገንዘቤን ሰብስቤ እግዚአብሄር ብሎ የሙዚቃዋ አድባር ከጠራችኝ ወደ ሙዚቃው መመለስ ነው ሃሳቤ፣ ካልሆነ የማገኛትን ይዠ ቤተሰቤንና ራሴን እየረዳሁ በሃገሬ መኖር ነው የምፈልገው! ለእስካሁኑ እግዚአብሔር ይመስገን! ወደፊትም እሱ ያውቃል! ” በማለት ሸዋንግዛው መልሶልኛል… ሸዋንግዛው “ይሻላል እንደሁ! ” ብሎ በኮንትራት ከመጣ ቀን ጀምሮ ስራውን የበርሃውን ቃጠሎ ተቋቁሞ ከጓደኞቹ ጋር እየሰራ ቢሆንም በደመወዝ አከፋፈሉ ላይ ቅሬታ እንዳለውና ይህም ፈተና እንደሆነበት ገልጾልኛል። ከሸዋንግዛው ጋር በነበረን ቆይታ በበርሃው ውሎ አዳር ስለሚለከታቸው በእረኝነት ተቀጥረው ስለሚገፉ ኢትዮጵያውያን ይዞታ ሲያጫውተኝ እንዲህ ነበር ያለኝ ” የእኛን ተወው ደህና ነው ፣ የእረኛ ወንድሞቻችን ህይወት ብታየው ያሳዝናል፣ ሃበሾችን ከሩቅ ታውቃቸዋለህ። ስናናግራቸው ደስተኛ እንዳልሆኑ ይገልጹልናል። ወደ ሃገር ቤት እንዳይመለሱ ከድህነትና ኑሮ ውድነቱ በተጨማሪ ያላቸውን ቅሪት አንጠፍጥፈው ተሰደዋልና ምን ይዘን እንግባ ? ይሉሃል ! ምን ትላቸዋለህ? ያ ያ ስላለ እንጅ ከኢትዮጵያ መጥተህ በበርሃው ውሃ እየተጠማህ የመንጋ በግ ፣ ፍየልና ግመል እረኛ ሆነህ ኑሮን መግፋት ይከብዳል። ታለቅሳለህ! ” ሲል ፊቱን በሃዘን ክችም አድርጎ ዘፋኙ አዝኖ አሳዘነኝ … አዎ እኔም በአካል ተገኘቸ ያየሁትና ዛሬ በርሃ ላይ ባገኘሁት ዘፋኝ የተገለጸልኝ ህይወት በእርግጥም ያሳዝናል! ያማል! ማለቱ ብቻ ስሜትን የሚገልጸው አይሆንም …ብቻ በባለጸጋ አረቦች ሃገር ከአረቦቹ ጓዳ ፣ እስከ ደራው ከተማና በርሃው የእኛ ህይዎት ሲሰሙት ውለው ቢያድሩ ተነግሮ አያልቅምና በዚሁ ልግታው እና ወደ በርሃው ውሎ የመጨረሻ ምዕራፍ ላቅና… ከሸዋንግዛውና ከጓደኞቹ የነበረኝ አጭር ቆይታ ታላቅ የጽናትን እና ዥጉርጉሩን ህይዎት የተረዳሁበት መልካም አጋጣሚ ሆኗልና እዚያው ውየ ባድር ደስታየ በሆነ ነበር … ያ እንዳይሆን የእንጀራ እና የህይወት ጉዳይ አልፈቀደልኝም! እናም መለያየት ግድ ሆነ ! በሳውዲ ራብቅ በርሃ ላይ ያገኘሁትን ዘፋኙን ሸዋንግዛውንና ጓኞቹን ስለያቸው በፍቅር ተሳስቀን እና ተቃቅፈን ተሳስመን ነበር …ደግሜ ልጎበኛቸው ቃል በመግባት … ሸዋንዳኝን ስለየው ያቀበለኝን ባንድ ወቅት ሰርቷት በህዝብ ጀሮ ያልደረሰችውን “ሸዋ ጥበብ ያውቃል! ” ነጠላ ዜማው እየኮመኮምኩ በርሃውን ለቅቄ ወደ ጅዳ መገስገስ ጀመርኩ … “ከወዲያ ከወዲህ ስታንገላታኝ ይህች የመንዝ ልጅ አስራ ልትፈታኝ ቃሌ አይታጠፍም የመጣው ቢመጣ እንዳሻት ታድርገኝ አላበዛም ጣጣ ” ይለዋል ሸዋ… በጥበቡ የሸዋን ጉብል የከበደ ፍቅር ሲገልጸው …. የሙዚቃው የደመቅኩት ምንጃርኛውን ሞቅ ደመቅ ባለው ቅንብርና ዜማ የታጀበ ብቻ በመሆኑ አይደለም! የሸዋ ግጥሞች መልዕክት አላቸው … የእንጀራ ነገር ሆኖብኝ እጓዛለሁ ፣ እጓዛለሁ ፣ እጓዛለሁ … እንደ ጨው ተበትነናልና ስፍር ቁጥር የሌላቸው ወገኖቸን በየሔድኩበት ከተማ ፣ በቀለጡ በርሃዎች እና መንደሮችም ወንድም እህቶቸን አገኛለሁ ! እንዲህ በማለዳ ወጌ ወጋወጉን ለተሞክሮ ሳካፍላችሁ ደግሞ ደስታ ይሰማኛል ! ህይዎት እንዲህ ይኖራል …