text
stringlengths
384
122k
ከፅንሰት ውልደቱ ጀምሮ አማራ የሚለውን ቃል በበጎ ማንሳት የማይወደው ህወሃት ከጫካ ወደ ዙፋን በሚያደርገው ጉዞ ሁሉ በኢትዮጵያ ታሪክ የታየውን የታሪክ ዥጉርጉር በተለይ ክፉ ክፉውን ለአማራ ያስረክብ ነበር፡፡ ስልጣን ላይ ተመቻችቶ ከተቀመጠ በኋላም ያልቀየረው ሙዚቃ ይሄው አማራን ማክፋፋት፣ ማጥላላት፣ከሰው መነጠል፣ ማሳደድ፣ ማሸማቀቅ፣መግደሉን ነው፡፡ ‘ከአማራ ክፉ አገዛዝ ነፃ አወጣኋችሁ’ ሲል በየብሄራቸው አደራጅቶ ከባለጠግነቱ ትቂትም ቢሆን የከፈለላቸው የኢህአዴግ አባል እና አጋር ድርጅቶችም ይህንኑ ሲያስተጋቡ ኖረዋል፡፡የማፈናቀል መግደሉ ፊታውራሪ የሆኑም በርካታ ናቸው፡፡ ‘የብሄር ብሄረሰቦች መሲህ ነኝ ስለነሱ እኩልነት እና ነፃነት ስል አስራ ሰባት አመት በበረሃ አይሆኑ ሆኛለሁ’ ሲል የማይደክመው ህወሃት ስልጣን ከጨበጠ በኋላ ለተቀሩት ብሄር ብሄረሰቦች አለኝ የሚለውን ተቆርቋሪነት የሚያስመሰክረው አማራውን በአደባባይ በማጥላላት፣በማዋረድና የሌለ ክፉ ስም በመጋገር ነው፡፡በህወሃት የእልቅና ዘመን የአማራን ህዝብ በሚዲያ ሳይቀር ማክፋፋት ሁለት ጊዜ የማይታሰብበት ‘መብት’ ብቻ ሳይሆን ለአብዮታዊ ዲሞክራሲ ያለን ታማኝነት ማሳያ ተደርጎም ይቆጠራል፡፡ይህ ከመንደር ካድሬ እስከ ቁንጮው መለስ ዜናዊ ድረስ የሚደረግ የቤቱ ልማድ ነው፡፡ለዚህ ነው ከአማራ ህዝብ ወጥቻለሁ ብሎ ክልሉን ሊመራ የተቀመጠው አለምነው መኮንን በአንድ ወቅት ያለውን ያለው፤ካለ በኋላም ህዝብ አይንህ ላፈር እያለው አበጀህ ተብሎ በመንበሩ የፀናው፡፡ አማራ ነኝ ባዮቹ ተፈራ ዋልዋ እና በረከት ስምኦን አማራነታቸውን ቀርቶ አዛውንትነታቸውን የማይመጥን ሃላፊነት የጎደው ብዙ ብዙ ንግግር ተናግረዋል፡፡ለስብሃት ነጋ ደግሞ አማራን መወረፍ የእግዚአብሄር ሰላምታ ያህል አስደሳች እና ዘወትራዊ ነው፤አማራ ተመልሶ ስልጣን ላይ መታየት እንደሌለበት በአደባባይ ሲናገር ከአረጋዊነቱ ጋር በማይሄድ ሁኔታ ነገን ሳያስብ ነበር፡፡ ይህ የህወሃት/ኢህአዴግ ክፉ አስተሳሰብ ወደ ተቃውሞው ጎራም ተሻግሮ ለኢትዮጵያ ብሄርተኝነት የተሰባሰቡ ታጋዮች የመሰረቱትን ህብረ-ብሄራዊ ፓርቲ ‘የደርግን ስርዓት መልሶ ለማምጣት የተሰባሰቡ አማሮች የመሰረቱት የአማራ ፓርቲ’ በማለት በህዝብ ዘንድ ተቀባነት እንዳይኖረው፣ በፍርሃት እንዲታይ ‘የጅቡ መጣላችሁ’ ፖለቲካውን የማጧጧፍ ልማዱ የአደባባይ ወግ ነው፡፡ ይህ ፈሊጥ ህብረብሄራዊ ነን ሲሉ በህብረ-ብሄራዊ ተቃዋሚ ፓርቲ ውስጥ አባል እና አመራር በሆኑ ሰዎችም እንደሚቀነቀን አውቃለሁ፡፡ በአንድ ወቅት መድረክ በሚባለው ስብስብ ውስጥ በነበረው የአንድነት ፓርቲ እና በሌሎች ብሄር ተኮር ፓርዎች መሃከል የጦፈ ንትርክ ነበር፡፡ የንትርኩ መነሾ ደግሞ በመድረክ ስብስብ ውስጥ ‘አማሮች ሊገኑ እየሞከሩ ነው’ የሚል አስገራሚ ስጋት ነበር፡፡ ነገሩ በየሚዲያው ‘የነፍጠኛ ልጆች ተጠንቀቁ!’ የሚል አርቲክል እስከመፃፃፍ እና መወራረፍ የደረሰ የእርስ በርስ መጎሻመጥ ድረስ ደርሶ እንደነበር ፀሃይ የሞቀው እውነት ነው፡፡ሲብስም በቅንጅት ውስጥ ሳይቀር በብዙ ተቃዋሚ ፓርቲዎች ዘንድ ‘ተቀባይነት እንድናገኝ አማሮችን ሊቀመንበር እና አመራር ባናደርግ’ የሚባል ድርድር ሁሉ እንዳለ ይነገራል፡፡ ይህ ሁሉ ከግራ ከቀኝ የሚወረወር ሃፊነት አልቦ ድርጊት እና ንግግር ተጠራቅሞ አማራውን ከኢትዮጵያዊ ብሄርተኝነት ወደ አማራ ብሄርተኝነት የግድ ነፍስ የማትረፍ፣ክብርን የማስመለስ ጉዞ ነድቶታል፡፡ ‘ክፉ ጠሪ ወይ ባዩን ያከፋል’ የጎሳ ብሄርተኝነት ምንጩ ዘውግን ማዕከል ያደረገ በደል ነው፡፡በደል ደግሞ በአንደበት ከማቁሰል በጥይት እስከ መግደል ይደርሳል፡፡ በእኛ ሃገር እና በአማራ ዘውግ ሁኔታ ደግሞ በመሃሉ መገለል እና መፈናቀልም አለ፡፡ከመጀመሪያው ያለ ምንም ቅጥያ በደፈናው አማራን ቀጥሎ ደግሞ የአማራ ገዥ መደብ ጠላቴ ነው እያለ በምድረበዳ ሲሰብክ የኖረው ህወሃት ስልጣን ሲይዝም ይህንኑ ባላንጣነቱን የሚያሳይበት ፈርጅ ብዙ ነው፡፡ በደሉን ሲጀምረው አዋቀርኩ ባለው የሽግግር መንግስት ላይ የአማራን ህዝብ ውክልና አሳጣ፡፡ ከዛ በኋላ ሁሉ ለመጣው በደል መሰረት የጣለበት ስልት ይህ ጅማሬ ይመስለኛል፡፡ምክንያቱም የሽግግሩ ዘመን የሃገሪቱን የፌደራል አወቃቀር ጨምሮ የወደፊት ዋነኛ ፖሊካዊ አቅጣጫ የሚተልሙ ውሳኔዎች የተሰጡበት ነበር፡፡በዚህ ወሳኝ ሰዓት ከሃገሪቱ ህዝብ ብዛት ሁለተኛ ተርታ ላይ የተቀመጠን ህዝብ ማግለል በአጋጣሚ ነው ማለት አይቻልም፤ነገ የተሰነቀውን ሆድ ስለሚያውቅ እንጅ! ሁለተኛው ለአማራ ህዝብ የተሰነዘረ ክፉ ጥሪ ከህወሃት መንጭቶ አማራን ህዝብ ቆምኩልህ ከሚለው ኢህዴን/ብአዴን አንደበት አእንዲሰማው የተደረገው እና እስከዛሬም እየተነገረ ያለው ሃላፊነት የጎደለው ንግግር ነው፡፡ ነገሩን ሁሉ እንዳይሆን ይዞት እንደነበረ የሚነገረው ታምራት ላይኔ ‘ብአዴን የቆመው በአማራ ክልል ለሚኖረው አማራ ብቻ ነው’ ሲል በአደባባይ የሞት አዋጅ እንዳሳወጀ በዘመኑ ፖለቲካን ለመከታተል የደረሱ ሁሉ የሚመሰክሩት ነው፡፡ለራሱ የተቆፈረትን ጉድጓድ ያላወቀው ታምራት ላይኔ ብዙ ንፁሃን አማሮችን ከነነፍሳቸው ወደገደል የማስወርወሩን የአሽከርነት ስራ በደንብ ሰርቷል፡፡ ታምራትን ሳይውል ሳያድር የራሱ ስራ ጠልፎ ጥሎት አሁን ከሁለት ያጣ ሆኖ ማንንም ወደማይጠየፈው አምላክ አምባ የተጠጋ ቢሆንም በምድራዊ የፍርድ አደባባይ እስካልታየ ድረስ ክፉ ስራው ስብዕና ከሚሰመው ኢትዮጵያዊ ልቦና ውስጥ ሁሉ አይጠፋም፡፡ ክልሉ ውጭ ባለ አማራ ጉዳይ አያገባንም የተባለው የአማራ ህዝብ በመላ ሃገሪቱ በብዛት ተበትኖ እንደሚኖር ስለሚታወቅ በሰፊው የልብን ለመስራት ታስቦ ነው፡፡ በተጨማሪ የአማራ ህዝብ ታታሪነት ስለሚታዎቅ በሄደበት ለፍቶ ደክሞ ሃብት ማፍራቱም ግልፅ ነው፡፡ ያፈራውን ሃብት ዘርፎ ማፈናቀሉ ደግሞ ኢኮኖሚያዊ አቅሙን ሽባ ስለሚየደርገው ህወሃት የማይወደውን በራስ መተማመኑን ለመንጠቅ ያስችላል፤ይሄኔ አስራ ሰባት አመት ተዋደቅንለት የሚባለው የአማራ “ትምክህት” ድል ተደረገ ማለት ነው፡፡ይህ ምኞት ሙሉ በሙሉ አልተሳካም ማለት አይቻልም፡፡ በሃገሪቱ ዳርቻ ውክቢያ የበዛበት የአማራ ህዝብ፣ የለፋበተን የእሳት እራት አድርጎ ያረጀበትን ቀየ በሃያ አራት ሰዓት ለቆ እንዲወጣ የተደረገ ህዝብ በራስ መተማመኑ አብሮት ሊኖር አይችልም፡፡ ህወሃት/ኢህአዴግ ክልልህ ነው ብሎ ከተመነለት ምድር ውጭ የሚኖረው አማራ በስነልቦና፣ በኢኮኖሚ እና ፖለቲካዊ ተደራራቢ ቅጣት ሲቀጣ በክልሉ ያለው አማራ ደግሞ ቆምኩልህ የሚለው ፓርቲ መሪዎች ጮክ ብለው እንዲሰድቡት ሲደረግ ራሱን ጠበቃ የሌለው “ወንጀለኛ” አድርጎ ይቆጥራልና ራሱን ቀና የማድረግ ልማዱን ይተዋል፡፡ በዚህ ሁኔታ ህወሃት ትምክህት የሚለወን ግን ደግሞ አጥብቆ የሚፈራውና የሚጠላውን የአማራን ህዝብ በራስ መተማመን ለማትነን ተሞክሯል፡፡ ይህም የታሰበውን ያህል ባይሆንም በመጠኑ ተሳክቷል፡፡ ወንድሙ ከሃገር ዳርቻ እግሩን ነቅሎ ሲሰደድ ፣ማግኘቱ አፍታም ሳይቆይ ማጣት ሆኖ ለማኝ ሲሆን ያየ በክልሉ የሚኖር አማራ ወኪልህ ነኝ በሚለው ሰው ሲሰደብ የሚቆምለት መንግስታዊ አካል እንደሌለ ተገንዝቦ በገዛ ሃገሩ የመፃተኛ መንፈስ እንዲዋረሰው ሆኗል፡፡ ይህ ታስቦበት የተሰራ የስነልቦና፣ የፖለቲካና የኢኮኖሚ ጥቃት ባህላዊ ገፅታም አለው፡፡ የአንድ ማህበረሰብ ስነ-ቃሎች የማህበረሰቡን የእይታ ምጥቀት፣ የአስተሳሰብ ደረጃ ጥልቀት የሚያስገነዝቡ ምስክሮች ከመሆናቸውም በላይ እንደ ህዝብ የሚደምቅባቸው ጌጦቹ፣ ራሱን የሚገልፅባቸው መተንፈሻዎቹም ናቸው፡፡ እንደ ሃገርም ተጠብቀው ጥናት እና ምርምር እየተደረገባቸው፣ እየተተነተኑ ለመጭው ትውልድ መተላለፍ ያለባቸው የሃገር ሃብቶች ናቸው፡፡ በእኛ ሃገር ሁኔታ ሁሉም ማህበረሰብ ስሜቱን የሚገልፅበት የራሱ የሆኑ ስነ-ቃሎች አሉት፡፡ከዚህ ሳይንሳዊ ሃቅ በተቃራኒው ተረት ያለው የአማራ ህዝብ ብቻ ተደርጎ ሲቀርብ ይህም የኋላቀርነት፣የነገር ወዳድነት እና የስራፈትነት መገለጫ ተደርጎ የሚያኮራው ነገር መሰደቢያ ሆኖ ኖሯል፡፡ የጠቅላይ ሚኒስትርነትን መንበር የተፈናጠጠው ሟቹ መለስ ‘የአማራ ተረት ነው ወደ ኋላ ያስቀረን’ ሲል ለሱ አንድም ንግግር ማወቅ ነው ሁለትም የሚጠላውን የአማራ ህዝብ ቅስም መስበር ነው፡፡ የአማርኛ ቋንቋ የአማራ ህዝብ ብቻ ንብረት ይመስል ቋንቋው እንደ ክፍለ-ትምህርት ተደራጅቶ ከአማራ ክልል በቀር በአብዛኞቹ የሃገራችን ዩኒቨርሲቲዎች በአብይ(major)ም ሆነ በንኡስ(minor) የጥናት መስክ ሆኖ እንዳይሰጥ መደረጉ በዘፈቀደ የተደረገ ሳይሆን ከላይ የተጠቀሰውን አማራን አኮስሶ “ትምክህቱን” ለማራገፍ ሲባል ወገብ ጠበቅ ተደርጎ የተሰራበት ጉዳይ ነው፡፡ ‘አይን አፋሩ’ የአማራ ብሄርተኝነት ያመነበትን ነገር አጥብቆ መያዝ የሚያውቀው ህወሃት/ኢህአዴግ ከመነሻው በበጎ ጠርቶት የማያውቀውን የአማራ ህዝብ በብዙ ለበቅ እየገረፈም ቢሆን የአማራ ህዝብም ሆነ ልሂቃኑ ለኢትዮጵያዊነት ያላቸው የቀደመ ፍቅር እንደነበረ ቀጥሏል፡፡ሆኖም ከበደል የአማራ ብሄርተኝነተን ለመትከል ሳይሆን ከደረሰው በደል አንፃር ተሰብስቦ መላ ለማለት ፕሮፌሰር አስራት እና ጓዶቻቸው ህይወታቸውን ያስከፈለ ትግል አድርገው የመጀመሪያውን የአማራ ዘውግ ወገናዊነት ማዕከል ያደረገ ፓርቲ መስርተው ነፍስ የማዳን ትግል ጀመሩ፡፡ ይህን ትግል ሲጀምሩ ፕሮፌሰሩም ሆኑ የትግል አጋሮቻቸው የአማራ ብሄርተኝነትን ለማቀንቀን አይናፋርነት እንደነበራቸው በቅርቡ “አንፀባራቂው ኮከብ” በሚል ርዕስ በፕሮፌሰር አስራት ወልደየስ ህይወት ዙሪያ የተፃፈው መፅሃፍ ካሰፈራቸው መረጃዎች መረዳት ይቻላል፡፡የትግላቸው መዳረሻም የአማራ ሳይሆን ኢትዮጵያዊ ብሄርተኝነት እንደሆነ ያስገነዝቡ እንደ ነበርም ያስረዳል መፅሃፉ፡፡ ነፍሳቸውን አስይዘው በአማራ ህዝብ ክፉ ቀናት ለትግል የታጠቁት ፕ/ሮ አስራትም ሆኑ የትግል አጋሮቻቸው በሰዓቱ ተገቢውን ስራ የሰሩ ቢሆንም የሚታይ ተግዳሮት ከብዙ አቅጣጫ ገጥሟቸው ነበር፡፡ህይወትን ጭምር የጠየቀው ተግዳሮት የመጣው ከህወሃት/ኢህአዴግ ቢሆንም ከአማራ ልሂቃንም ቀላል የማይባል እንቅፋት ገጥሟቸው ነበር፡፡ የአማራ ልሂቃን ክርክር በአማራነት መደራጀት አማራው ኢትዮጵያዊነትን ቸል ብሎ ኢህአዴግ ወደ ሰፋለት የዘር ከረጢት ሰተት አድሮጎ የሚያስገባ፣ ኢህአዴግን ድል የሚያስመታ አካሄድ ነው ባይ ነው፡፡ እንደክርክሩ ህወሃት/ኢህአዴግ በአማራ ህዝብ ላይ ያደረገውን ያደረገው የኢትዮጵያዊ ብሄርትነት ትምክህቱን ለማስጣልና ነው ይህ ደግሞ ለአማራው ሽንፈት ብቻ ሳይሆን መኮሰስም ነው፡፡ እነዚህ ተከራካሪዎች የማይመልሱት፣ አዲሱ የአማራ ብሄርተኝነት ፓርቲ (መአድ) የሚያቀርበው ተገቢ ጥያቄ ለሚሞት፣ ለሚሰደድ፣ለሚፈናቀው፣ በሃገሪቱ ዳርቻ ለሚዋከበው አማራ ማን ይቁምለት? እጣፋንታውስ ምን ይሁን ? የሚለው ነው፡፡ እንደ እውነቱ ከሆነ የሁላችንም የሆነችውን ኢትዮጵያ ብሄርተኝነት ማስጠበቅ ለአማራው ብቻ የሚሰጥ ሃላፊነት አድርጎ የማሰቡ ነገር ልክ ካለመሆኑም ባሻገር ለኢትዮጵያ ብሄርተኝነት መለምለም ሲባል አማራው ሲሞት ዝም ብሎ መታየት አለበት ለማለት የሚቃጣው ነው፡፡ ስለዚህ ፕሮፌሰር አስራት የወሰዱት እርምጃ በወቅቱ አማራጭ የሌለው እንደ ነበር ይሰማኛል፡፡ የመአአድ ወደ መኢአድ መቀየር ከመነሻው የታሰበበት በመሆኑ መኢአድ እና ሌሎች ህብረብሄራዊ ሆነን በሰላማዊ መንገድ እንታገላለን ባይ ፓርቲዎች የቀጠለውን የአማራ ህዝብ እንግልት ለማስቆም ለፍተዋል፡፡ ሆኖም ልፋታቸው ከጅብ እንደማያስጥለው የአህያ ባል ያለ ነገር በመሆኑ የአማራ ህዝብ ሁለንተናዊ ፈተና ቀጥሏል፡፡ ከጥፋቱ መማር የማይችለው ህወሃት/ኢህአዴግ በአማራ ህዝብ ላይ ያነሳውን ጨካኝ ክንዱን ማጠፍ ባለመቻሉ ለአማራ ብሄርተኝነት አይናፋር የነበረውን የአማራ ልሂቅ ፈራ ተባ ከማለት በግልፅ አንዳንዴም በከፍተኛ ምሬት እና ፅንፈኝነት የአማራ ብሄርተኝነት እንዲያቀነቅን፤ ግፋ ሲልም ነውጠኛ እንዲሆን አድርጎታል፡፡ ይህ አመነም አላመነም የህወሃት/ኢህአዴግ እብሪት አይሉት አላዋቂነት የመራው ጥላቻን አደብ ያለማስያዝ ስህተት ውጤት ነው፡፡ “ከትምክህተኝነት” ወደ “ጥበት”? ሃገር መውደዱ፣ ቅድሚያ ስለሁላችን ኢትዮጵያ ማለቱ ወንጀል ሆኖ በትምክህተኝት አስፈርጆ በድርብ ድርብርብ ለበቅ ሲያስገርፈው የኖረው አማራ ሃያ አምስት አመት ያጠራቀመው ፅዋ ሞልቶ እነሆ ዛሬ የአማራው ብሄረርተኝነት በአስፈሪ ፅንፍ ታጅቦ ድክ ድክ እያለ ነው፡፡ የዚህ ህዝብ ዝምታ እና ፅዋ እስኪሞላ መታገስ በገዥዎች ዘንድ ሞቶ ከመቀበር፣እንደሲጋራ ተረግቶ ከመጣል ተቆጥሮ በደል በላይ በላይ መዝነቡ ትልቁ ስህተት ነበር፡፡ ዛሬ ትናንት አይደለም፡፡ስለ አማራ የፈለጉትን መናገር አይቻልም፡፡ አማራነቱ ሲነገረው ብቻ ትዝ የሚለው የአማራ ልሂቅ ዛሬ ዛሬ የአማራን በክፉ መነሳት መታገስ ተስኖታል፡፡ ‘አማራን አስራ የምትገርፍ እንጀራ እናት ኢትዮጵያ አታስፈልገንም’ የሚል ያለወትሮ የሆነ የመገንጠል ድምፅ ከወጣት አማራ ልሂቃን አቅጣጫ እየተሰማ ነው፡፡ ስም ጋገራ የማይሰለቸው ህወሃት/ኢህአዴግ ለዚህ አዲስ የአማራ ልሂቃን ፅንፈኛ አቋም ምን ስም እንደሚያወጣለት ለመስማት ጉጉ ነኝ፤ መቼም አልሰማም አይባልም፡፡ እንደተባለው የአማራ ብሄርተኝነት ህወሃት/ኢህአዴግን የሚያስደስት ከሆነም መደሰቻው አሁን ነው፡፡ እስከመገንጠል የወጣው የባይተዋርነት እና ፅንፈኝነት አካሄድ ላይ ባልስማማም ለዘብተኛ የአማራ ብሄርተኝነት እንደሚያስፈልግ ግልፅ ይመስለኛል፡፡የሚታየው የአማራ ህዝብ ጠበቃ አልቦነት፣ የረዘመ መከራ፣ ቅጥያጣ የመንኳሰስ በደል፣እንደ ኦሪት ለምፃም ከሃገር ዳርቻ መዋከብ ወዘተ ነው ፅንፈኝነትን አይጋበብዝም ባልልም በኢትዮጵያዊነት ጥላስር ሆኖ የአማራ ህዝቡ በደል የሚያበቃበትን ትግል መታገሉ ተሻይ መስሎ ይታየኛል፡፡
ፎቶ ፋይል፦ ፍልሰተኞች በሰሜን አፍሪካ እና በጣሊያን ደሴት በሆነችው ላምፔዱሳ መካከል፤ በመካከለኛው ሜዲትራኒያን ባህር ውስጥ በተጨናነቀ የእንጨት ጀልባ ተጭነው ሲያመሩ 10/2/021 አጋሩ በጣልያን 1ሺህ ፍልሰተኞች ከሞት ተረፉ፣ ሞሮኮ 23 ሕገ-ወጥ አስተላላፊዎችን ያዘች share Print የጣልያን የባህር ድንበር ጠባቂዎች ከአንድ ሺህ በላይ ፍልሰተኞችን ከሜዲትሬኒያን ባህር ላይ መታደጋቸውንና ሁለት አስከሬኖች ማግኘታቸውን አስታውቀዋል። በሁለት የዓሳ ማስገሪያ ጀልባዎች ላይ የተካሄደው የነፍስ ማዳን ሥራ በሲሲሊ አቅራቢያ የተካሄደ መሆኑንና፣ ጀልባዎቹ ከሊቢያ መነሳታቸውን የኤኤፍፒ ዘገባ አመልክቷል። የድረሱልን ጥሪው ፍልሰተኞች በአደጋ ወቅት እንዲጠቀሙበት ወደተዘጋጀው ስልክ ማክሰኞ ዕለት መደውሉም ታውቋል። ባለፈው ሣምንት መጨረሻ ሥልጣን የተቆናጠጡት የጣልያኗ ጠቅላይ ሚኒስትር ጆርጂያ መሎኒ ማክሰኞ ለመጀመሪያ ግዜ በፓርላማ ባደረጉት ንግግር፣ ከአፍሪካ የሚነሱ ፍልሰተኞችን ለማስቆም ቃል ገብተዋል። ከሁለተኛው የዓለም ጦርነት ወዲህ የቀኝ አክራሪ መንግስት ሥልጣን በያዘባት ጣልያን ጠቅላይ ሚኒስትር የሆኑት መሎኒ፣ መንግስታቸው ፍልሰተኞችን ከመነሻቸው ለማስቆምና ሕገ-ወጥ ዝውውርን ለመስበር እንደሚፈልግ ተናግረዋል። የመነሻ ምንጭ ከሆነው ሊቢያ የሚደረገውን ጉዞ ለማስቀረት ቃል ገብተዋል። ይህ በእንዲህ እንዳለ ሞሮኮ በበኩሏ 23 ሕገ-ወጥ ሰው አዘዋዋሪዎችን ባለፈው ሰኔ ፍልሰተኞች ባለቁበት ድንበር ላይ መያዟን አስታውቃለች። ከተያዙት ውስጥ ሞሮኮያውያንና፣ አራት ከሰሃራ ግርጌ ካሉ ሃገሮች የመጡ እንደሚገኙበት ታውቋል። ዓለም አቀፍ የፍልሰተኞች ድርጅት ማክሰኞ ባወጣው ሪፖርት እአአ ከ2014 ወዲህ 29ሺህ ፍልሰተኞች ሲሞቱ፣ ከዚህ ውስጥ 5 ሺዎቹ ህይወታቸውን ያጡት ባለፉት ሁለት ዓመታት ውስጥ መሆኑን አመልክቷል።
ኤርትራውያን ብዝተፈላለዩ መዐቀንታት ብዙሓት ኢና። ቁጽርና ከባቢ 4 ሚልዮን ምዃኑ ጥራይ ዘይኮነ፡ ብመንጽር ጾታና፡ እምነትና፡ ዕድመና፡ ደረጃ ትምህርትና፡ ቦታዊ ኣቀማምጣና፡ ባህልና፡ ቋንቋና፡ ብሄርናን ፖለቲካዊ ኣተሓሳስባናን ክረአ እንከሎ’ውን ብዙሓት ኢና። ብዙሕነትና ሎሚ ዝፍጠር ዘሎ ሓድሽ ተርእዮ ዘይኮነ፡ ኣብቲ ነዊሕ ተመኩሮ ቃልስና እውን ምሳና ክጐዓዝ ዝጸንሐ እዩ። ብዙሕነትና ብሃገራዊ ሓላፍነት ከነመሓድሮ እንከለና፡ ምንጪ ሓይልናን ብርታዐናን ከም ዝኸውን ብግብሪ ኣርእዩና እዩ። ናብ ዘይግቡእ መንገዲ ክንመጦ እንከለና ዝብትነናን ዘድክመናን ምዃኑ ድማ ኣብ ተመኩሮና ዝረኣናዮን ሎሚ እውን ከምዘይገደፈና ካባና ዝተሰወረ ኣይኮነን። ኣብ ፖለቲካዊ ኣተሓሳስባና ኣብዚ እዋንዚ፡ ባህሪ ጉጅለ ህግደፍ እንመዝነሉ መዐቀኒ፡ ነቲ ጉጅለ ንምውጋድ እንመርጾ ኣገባብ፡ ኤርትራ ድሕሪ ህግደፍ ክትመሓደረሉ ዝግበኣ ኣገባብ ኣብ ምትላም፡ ነዚ ተተሓሒዝናዮ ዘለና ቃልሲ ኣብ ምዕዋት ኮነ መጻኢት ኤርትራ ኣብ ምህናጽ ምስ መንን በየናይ ደረጃን ንዛመድ ኣብ ዝምልከቱ ዛዕባታት ክንሓስብ እንከለና፡ ናይ ርእይቶ ብዙሕነት ከም ዘለና ንርእዮ ዘለና እዩ። ካብ ሓደ ንላዕሊ ውድባት ክንከውን ዝድርኸና እውን ንሱ እዩ። እዚ ኩሉ ርእይቶታት ተደሚሩ ከኣ ናብ ሓደ ናይ ሓባር ጭቆና ንምውጋድን ዲሞክራስያዊ ስርዓት ንምህናጽን ዝጥምት እምበር በብዝወፈሮ ተፈላልዩ ዝነብር ክኸውን ኣይግበኦን። ናይ ሓባር መዋስኢ መድረኽ ዘድልየና ከኣ ምእንቲ’ዚ እዩ። ስለዚ እቲ ዘሰክፈና ናይ ኣተሓሳስባ ፍልልይ ምፍጣሩ ዘይኮነ፡ ነቲ ናይ ኣተሓሳስባ ፍልልይ ከነመሓድሮን ሓባራዊ ኣቕጣጫ ከነትሕዞን ምብቃዕን ዘይምብቃዕን እዩ። ምስዚ፡ ከምቲ “ሺሕ ፈልጺ መእሰሪኡ ልሕጺ” ዝበሃል ቀይሕ መስመር ከይንሰግር እንጥንቀቐሎም እምበር፡ ክንፈላለየሎም ዘይግበኣና መሰረታዊ ኣዕኑድ ከም ዘለዉ ምስትብሃል ናይ ግድን እዩ። ኤርትራዊ ሃገራዊ ልኡላውነትን መንነትን፡ ንኹልና ብማዕረ ዝብጸሓና፡ ብኹልና ከኣ ክዕቀብ ዝግበኦ እዩ። ከምቲ ኣብ ዝተፈላለዩ ዛዕባታት ዝተፈላለዩ ሓሳብ ምንጽብራቕ ውሁብ’ዩ ዝበልናዮ፡ ኣብዚ ረዚን ዛዕባ ኤርትራዊ ሃገራዊ ልኡላውነትን መንነትን፡ እንተተፈላሊና ብመሰረቱ እውን እቲ ፍልልያትና ዓቂብና እንረግጾ መሬት ክጾረና ኣይክእልን እዩ። ምኽንያቱ ኣብ ኤርትራን ልኡላውነታን እንተተፈላሊና “ደቂ ሓንቲ ሃገር ኢና” ፡ ኢልና ምእንተኣ ሓቢርና እንስለፈሉ ቦታ ስለ ዘይህልወና። ስለዚ እቲ “ክንሰግሮ ዘይግበእ ቀይሕ መስመር” ዝበልናዮ ነቲ ናብዚ ከይወስደና ክንጥንቀቐሉ ዝግበና ዘይጥዑይ ጐደና እዩ። እቲ ክንዕቅቦ ዝግበኣና ኤርትራዊ ልኡላውነት ጥራይ ዘይኮነ፡ ነቲ ናብኡ ዝበጻሕናሉ ሓርበኛውን ክቡር ዋጋ ዝተኸፍሎን ጉዕዞ ቃልሲ እውን ክብርን ሓለዋ ዘድልዮ እዩ። ነዚ ጉዕዞ ቃልሲ ምእንቲ ናጽነትን ልኡላውነትን ምንእኣስን ንሓርበኛታቱ ክብሪ ምንፋግን ማለት ካብ ንልኡላውነት ኤርትራ ዘይምቕባል ተፈልዩ ዝረአ ኣይኮነን። እዚ ክበሃል እንከሎ ግና ሓደ ኤርትራዊ ንልኡላውነት ሃገሩ ብዘይሃሲ፡ ብርኢቶኡ “እዚ እዩ ኣብ ኤርትራ ዘዋጽእ” ኢሉ ዝኣመነሉ ኣተሓሳስባ ስለ ዝሓዘን ንዕኡ ንምስፋሕ ስለ ዝጐስጐሰን ዝወደበን ብሸፈጥ “ኣንጻር ልኡላውነት” ዝብል ግጉይ ቅጽል ምጥቃን መሰል ምውዳብ ዝግህስ እዩ። ኣብዚ እዋንዚ ናይ ጉጅለ ህግደፍ ደገፍቲ ኢና በሃልቲ ኤርትራውያን፡ ክብሪ ሃገሮምን ህዝቦምን ሓልዮም ኣንጻር ናይ ህግደፍ ጨቋኒ ርኢቶ ንዝተሰለፉ ኤርትራውያን “ጸረ ልኡላውነት ኤርትራ እዮም” ክብሉ ምስማዕ ዝተለምደ እዩ። እዚ ኣበሃህላኦም ካብ ትርጉም ልኡላውነት ሃገር ጀሚርካ፡ ክሳብ ዋና ልኡላውነት መን ምዃኑ ዘለዎም ናይ ኣረዳድኣ ግጉይነት ዘመልክት’ዩ። ሓሓሊፍካ እውን “ሉኣላውነት ዝፈጠረ ጉጅለ ህግደፍ እዩ፡ ንሱ እንተዘየልዩ ከኣ ምስኡ ዝጠፍእ እዩ” ብዝዓይነቱ ስንኩፍ ኣተሓሳስባ፡ ዕድመ ህግደፍ ክነውሕ ዝጽልዩ ምእንቲ ልኡላውነት ኤርትራ ምዃኑ ከመልክቱ ዝደልዩ ዘይሓፍሩ ኣለዉ። ልኡላውነት ኤርትራ ግና ብሳላ ህግደፍ ዝዕቀብ ዘይኮነ፡ ብሰንኪ ህግደፍ ከይድፈርን ከይህሰን ዘስግእ ዘሎ፡ ውጽኢት ቃልሲ ህዝቢ ኤርትራ ምዃኑ ተመኩሮና ዝምስክሮ እዩ። ልኡላውነት ኤርትራ ብኤርትራውያን እዩ ተዋሒሱ። ንመጻኢ እውን ብኤርትራውያን እዩ ዝዕቀብ። ምስ ናይ ቀረባ ይኹን ናይ ርሑቕ ፈተውቲ እንገብሮ ዝምድና ኣብ ርእሲቲ ናትና ዓቕሚ ተወሳኺ ክንድልብ ኣምበር፡ ኤርትራዊ ጉዳይና ብኣኣቶም ንምውሳን ኣብ ሓደ መኣዲ ንቕረበሉ ኣይኮነን። ኣብዚ እዋንዚ ነዚ ቅኑዕ ኣገባብ ኣጽኒዕና ብዘይመሓዝና ኣብ ዝምድናና ምስ ኢትዮጵያ-ትግራይ ዘለና ናይ ርእይቶ ፍልልይ ነቲ ቀንዲ ኤርትራዊ ኣጀንዳና ይጸልዎ ምህላዉ፡ ገሌና ክስገር ዘይግበኦ ቀይሕ መስመር ንሰግር ምህላውና ዘመልክት እዩ። ሎሚ ናይ ኤርትራ ባንዴራ ምስ ናይ ፈደራላዊ መንግስቲ ኢትዮጵያ ባንዴራ፡ ካርታ ኤርትራ ምስ ኢትዮጵያ ከም ሓንቲ ሃገር ተላጊበን ኣብ ገለ ኣደባባያት ምርኣይ፣ ኣብ ገሊኡ ኣደባባያት ከኣ ምስ ባንዴራ ክልላዊ መንግስቲ ትግራይ ከተንበልብል ምዕዛብ ዝተለመደ እዩ። ነዚ ተርእዮታት’ዚ እቲ ኣባላት ሓይልታት ምክልኻል ኤርትራ ኣብ ከባቢ ጎንደር፡ ደሴ፡ ሑመራን ምጥፍኦም፡ ኣብ ዓላማኦም ሞይቶም ዝብል ወረ ክውሰኾ እንከሎ “ኣበይ ኢና ዘለና?” ዘየብል ኣይኮነን። ኣብዚ ነቲ ማእዝኑ ዝሰሓተ ጫፋት ንቃወሞ ኣለና እምበር፡ ንጉጅለ ህግደፍ ኣብ ዝኣተዎ ኣቲኻ ምቅላሱስ ኣብ ቦታኡ እዩ። ካብዚ ሓሊፉ፡ ንታሪኻዊ ኣመዓባብላ ኤርትራዊ ሃገራውነት ቅድመ-ምፍጣር ሃገራት ዝነበረ ታሪኽ ተሞርኲስካ ንናይ ጐረባብቲ ማሕበረ-ባህላዊ ዝምድና፡ ሰማይ ኣዕሪግካን ልዕሊ ዓለም ለኻዊ ኣፍልጦ ዝረኸበ ናይ ሃገርነት መለክዒ ምስራዕን ንዕዘብ ኣለና። እዚ ብመሰረቱ ተመሳሳሊ ማሕበረ-ባህላዊ ርክባት ኣዛሚድካ “ሓድሽ ሃገር ክንፈጥር” ብዝብል፡ ናይዛ ህያው ኤርትራ ሓድነት ህዝብን መሬትን ምብታን ዘኸትል ምዃኑ ብንጹር ንርኢ ኣለና። እቲ ጉዳይ ዝያዳ ሓደገኛ ዝኸውን፡ ገለ ቁንጣሮ ኤርትራውያን ኢና ዝብሉ ወገናት ኣብ ንኤርትራዊ ልኡላውነት ዝምልከት ዛዕባ ምስ ኤርትራውያን ዘይኮኑ ወገናት ዝናበብሉ ዘለዉ ምዃኖም እዩ። ስለዚ ከምቲ ወለድና ከምዚ ከጋጥሞም እንከሎ፡ “ስግኣትና ትብዓትና ይግበረልና” ዝብልዎ፡ እዚ ክስገር ዘይግበኦ ቀይሕ መስመር ዝደናደንን ተመዝሚዙ ዕድመ ህግደፍ ዘንውሕን ኣረዳድኣ ከይሳዕረረ ክንኮልፎ ዝግበኣና እዩ። በዚ ኣጋጣሚ ክንጸር እንደልዮ፡ እዚ ንልኡላውነት ዝጻባእ ሓደገኛ መንገዲ፡ ከም ናይ ኩሎም ናይ ለውጢ ሓይልታት ጌሮም ከቕርብዎ ዝፍትኑ ወገናት ኣብ ግጉይ መንገዲ ከም ዘለዉ ተገንዚቦም፡ ናብ ልቦም ክምለሱ ነዘኻኽሮም።
ወንድ ከወንድ፤ ሴትም ከሴት ጋር ጋብቻ መፈጸም ይችላሉ፤ ለእነርሱ የጋብቻ ሠርቲፊኬት መከልከል ሕገመንግሥቱን ይጥሳል በማለት የአሜሪካው ጠቅላይ ፍርድ ቤት የተመሳሳይ ጾታ ያላቸው መጋባት እንደሚችሉ ወሰነ፡፡ ለጋብቻ ቅድስናና ክቡርነት የሚከራከሩ “የእግዚአብሔርን ሕግ ምድራዊ ፍርድ ቤት ይህን መለወጥ አይችልም” በማለት ውሳኔውን አጥብቀው ተቃውመዋል፡፡ በምንም መልኩ ይገለጽ ፍቅር ፍቅር ነው በማለት ፕሬዚዳንት ኦባማ ውሳኔውን ደግፈዋል፡፡ ዋናውን (ዓቃቤ ፍትህ) ጨምሮ ዘጠኝ የፍትህ ዳኞች የያዘው የአሜሪካው ጠቅላይ ፍርድ ቤት በዚህ የሰዶማውያን ጋብቻ ላይ ውሳኔ እንዲያስተላልፍ ጉዳዩ ከቀረበለት ጊዜያት ተቆጥረዋል፡፡ በአሜሪካ የፍትሕ ሥርዓት ምዕራፍ ከፋች የተባለለት ውሳኔ አርብ ዕለት ሲተላለፍ የፍትሕ ዳኞቹ በአምስት ለአራት በመወሰን ነው ያጸደቁት፡፡ ይህ ጠባብ ልዩነት የታየበት ውሳኔ ሲተላለፍ አምስቱን ደጋፊዎች ወክለው አስተያየታቸውን የጻፉት የፍትሕ ዳኛ አንቶኒ ኬኔዲ ናቸው፡፡ እርሳቸውም ሲጽፉ “ከጋብቻ አንድነት የሚበልጥ የለም፤ ምክንያቱምታላቅ የሆነ ፍቅር፣ ታማኝነት፣ መስዋዕትነትና ቤተሰብን ያካተተ በመሆኑ ነው፡፡ ሁለት ከመሆን ይልቅ አንድ በመሆን የሚገኘው ኅብረት ይበልጣል በማለት ሰዎች የጋብቻ ኅብረት ይፈጥራሉ” ብለዋል፡፡ ሲቀጥሉም “ይህንን ጉዳይ በተመለከተ አቤቱታቸውን ያቀረቡት እንዳሳዩት ጋብቻ ማለት ሞትን አልፎ የሚሄድ ፍቅር መሆኑን ነው፤ … እነዚህ ሰዎች የጋብቻን ክቡርነት ያቃልላሉ ማለት እነርሱን አለመረዳት ነው፤ እንዲያውን እነርሱ ጋብቻን እንደሚያከብሩ ነው በመማጸን የሚናገሩት፤ ጋብቻን በጣም ስለሚያከብሩ ነው ተፈጻሚነቱን በእነርሱ ህይወት ማየት የሚፈልጉት፤ ጥንታዊ ከሆኑ ተቋማት አንዱ ከሆነው ጋብቻ ተገልለውና በብቸኝነት ተኮንነው ላለመኖር ነው ተስፋቸው” በማለት አስተያየታቸውን ሰጥተዋል፡፡ ውሳኔውን ከተቃወሙት የአራቱን በመወከል አስተያየት የጻፉት ዓቃቤ የፍትሕ ዳኛው ዮሐንስ ሮበርትስ ናቸው፡፡ እርሳቸው ውሳኔው በርካታዎች ሊያስደስት ይችላል ካሉ በኋላ ሲጽፉ “አብላጫውን ድምጽ የሰጡት ውሳኔ በጥልቅ ልብን የሚነካና ተስፋ የሚያስቆርጥ ነው፤ ጋብቻ በአንድ ወንድ እና በአንዲት ሴት መካከል የሚፈጸም ኅብረት ነው የሚለው ዓለምአቀፋዊ ትርጉም በምንም ዓይነት መልኩ ታሪካዊ አጋጣሚ አይደለም፤ ጋብቻ በፖለቲካ ትግል፣ በግኝት መልክ፣ በበሽታ፣ በጦርነት፣ በሃይማኖታዊ ሥርዓተ ሕግ ወይም አንዳች የዓለምን ታሪክ ባናወጠ ኃይል የተከሰተ አይደለም፤ እንዲሁም ወንድና ወንድ ወይም ሴትና ሴት ተጋቢዎችን ለማግለል ተብሎ የተደረገ የቅድመታሪካዊ ውሳኔ ውጤትም አይደለም” ብለዋል፡፡ ሲቀጥሉም “ጋብቻ የተከሰተው ወሳኝ የሆነን ፍላጎት ለማሟላት ነው፤ ይህም ደግሞ ከእናትና አባት ልጆችን በመውለድ እነርሱን በተረጋጋ ሁኔታ ለማሳደግ ራስን አሣልፎ በመስጠት የህይወት ሙሉ ውሳኔ በማድረግ ነው” ብለዋል፡፡ የውሳኔው እንደምታ የጋብቻን ክቡርነት የሚሰብኩና ጋብቻ በአንድ ወንድና በአንዲት ሴት መካከል መወሰን አለበት የሚሉ ወገኖች በዚህ የጠቅላይ ፍርድ ቤቱ ውሳኔ ክፉኛ ሃዘን ገብቷቸዋል፤ የወደፊቱም ሁኔታ አስግቷቸዋል፡፡ ውሳኔውን ተከትሎ የሚከሰቱት ነገሮች ማኅበረሰቡን በእጅጉ የሚበጠብጡ እንደሚሆኑም ካሁኑ እየተነገረ ነው፡፡ ፍርድ ቤቱ ውሳኔውን ሲያሳልፍ የጋብቻን ሃይማኖታዊ ገጽታ አልተመለከተም የሚሉ ወገኖች በተለይ መጽሐፍ ቅዱስ ሰዶማውያንን በተመለከተ የሚናገረውን ከሮሜ መጽሐፍ አንደኛው ምዕራፍ ላይ ያለውን ይጠቅሳሉ፡፡ “እግዚአብሔርን እያወቁ እንደ እግዚአብሔርነቱ መጠን ስላላከበሩትና ስላላመሰገኑት የሚያመካኙት አጡ፤ ነገር ግን በአሳባቸው ከንቱ ሆኑ የማያስተውለውም ልባቸው ጨለመ። … ስለዚህ እርስ በርሳቸው ሥጋቸውን ሊያዋርዱ እግዚአብሔር በልባቸው ፍትወት ወደ ርኵስነት አሳልፎ ሰጣቸው፤ ይህም የእግዚአብሔርን እውነት በውሸት ስለ ለወጡ በፈጣሪም ፈንታ የተፈጠረውን ስላመለኩና ስላገለገሉ ነው፤ … ስለዚህ እግዚአብሔር ለሚያስነውር ምኞት አሳልፎ ሰጣቸው፤ ሴቶቻቸውም ለባሕርያቸው የሚገባውን ሥራ (ከወንድ ጋር መገናኘት ትተው) ለባሕርያቸው በማይገባው (እርስ በርሳቸው በማድረግ) ለወጡ፤ እንዲሁም ወንዶች ደግሞ ለባሕርያቸው የሚገባውን ሴቶችን መገናኘት ትተው እርስ በርሳቸው በፍትወታቸው ተቃጠሉ፤ ወንዶችም በወንዶች ነውር አድርገው በስሕተታቸው የሚገባውን ብድራት በራሳቸው ተቀበሉ። እግዚአብሔርን ለማወቅ ባልወደዱት መጠን እግዚአብሔር የማይገባውን ያደርጉ ዘንድ ለማይረባ አእምሮ አሳልፎ ሰጣቸው፤ … ጥበበኞች ነን ሲሉ ደንቆሮ ሆኑ”፡፡ ይህ ብቻ ሳይሆን በዚህ ውሳኔ ምክንያት በርካታ ግለሰቦችና ተቋማትም አደጋ ላይ እንደሚወድቁ እየተነገረ ነው፡፡ ለምሳሌ በጋብቻ ሥርዓት ላይ አገልግሎት የሚሰጡ የሠርግ ኬክ ጋጋሪዎች፣ አበባ አዘጋጆች፣ የሠርግ ዕቅድ አውጪዎች፣ ፎቶግራፍ አንሺዎች፣ ወዘተ በእምነታቸው ምክንያት ለሰዶማውያን ጋብቻ አገልግሎት አንሰጥም በሚሉበት ጊዜ በሰብዓዊ መብት ጥሰት ቅጣት የሚቀበሉ ይሆናሉ፡፡ በኮሎራዶ ጠቅላይ ግዛት አንድ ኬክ ጋጋሪ እንዲሁም በኒውዮርክ ግዛት የገጠር ቤታቸውን ለሠርገኞች የሚያከራዩ ለሰዶማውያን አገልግሎት አንሰጥም በማለታቸውና ግዛቶቹ የሰዶማውያንን ጋብቻ ያጸደቁ በመሆናቸው ፍርድቤት ቀጥቷቸዋል፡፡ ከጠቅላይ ፍርድ ቤቱ ውሳኔ በኋላ ግን በየትኛውም ግዛት ቅጣቱ ተፈጻሚ ይሆናል፡፡ ምክንያቱም ከአምሳዎቹ የአሜሪካ ግዛቶች 14ቱ በሰዶማውያን ጋብቻ ላይ ዕገዳ ያደረጉት ከአርቡ የጠቅላይ ፍርድ ቤቱ ውሳኔ በኋላ ዕገዳቸውን ማንሳት አለባቸው፡፡ “ተመሳሳይ ጾታ” ብሎ “ጋብቻ” የሚለው ቃል አብሮ አይሄድም በማለት የሚከራከሩ ወገኖች ጋብቻ የሚለው ቃል የሚውለው ለተቃራኒ ጾታ ብቻ ነው ይላሉ፡፡ ከዚህም ሲያልፍ የተቃራኒ ጾታዎች ግንኙነት ብቻ ነው ልጆችን ማፍራት የሚችለው ይላሉ፡፡ ሰዶማውያን ወይም ተመሳሳይ ጾታ ያላቸው ሲጋቡ የሚያፈሩት ልጅ የለም፡፡ ሴቶቹ ተጋቢዎች የወንድ ዘር ከዘር ባንክ በመግዛትና ውስጣቸው በህክምና በማስጨመር ቢወልዱም ወንድ ተጋቢዎች ግን በጉዲፈቻነት ሌሎች በተቃራኒ ጾታ ግንኙነት የፈጠሩትን ልጅ ወስደው ነው የሚያሳድጉት፡፡ ስለሆነም ሁለቱ ተጋቢዎች በተፈጥሮ ለመውለድ የማይችሉ በመሆናቸው በጥቅሉ ከሚታወቀው ጋብቻ እኩል ተደርጎ መወሰድ የለበትም ይላሉ፡፡ እንዲያውም የሰዶማውያን ጋብቻ የሰው ዘር እንደ ብርቅዬ እንስሳ እንዲጠፋ ድጋፍ የሚሰጥ ነው እስከማለት አጥብቀው ይከራከራሉ፡፡ ይህንን ውሳኔ ተከትሎ ካሁን በኋላ ሰዶማውያን የፈለጉትን ልጅ በጉዲፈቻነት ለማሳደግ ልክ እንደ አንድ ባልና ሚስት ፈቃድ ማግኘት ይችላሉ፡፡ ይህ ፈቃድ በሰዶማውያን “ወላጆች” አድጎ በነርሱ መስመር የሚቀጥል ልጅ ለማሳደግና ሰዶማዊነት እንደ መደበኛ ተግባር እንዲቆጠር ለማድረግ በር ከፋች ይሆናል፡፡ ይህ ብቻ አይደለም ከሃይማኖታቸው አንጻር የሰዶማዊነትን ትክክለኛ አለመሆን የሚሰብኩ ካህናት በሰብዓዊ መብት ረገጣ እስር ቤት የሚጣሉበት ቀን ሩቅ አይሆንም፡፡ በየአምልኮ ቦታው የሚሄዱ ሰዶማውያን ልጆችን ከማስተማር ጀምሮ በአምልኮ ቤቶቹ አገልግሎት እንዳይሳተፉ መከልከል አይቻልም፡፡ በመሆኑም መጪው ትውልድ ከሥነምግባር አኳያ በትምህርት ቤት ብቻ ሳይሆን በአምልኮ ሥፍራዎችም የሰዶማውያን ጋብቻ ትክክል ነው በማለት እያመነ እንዲያድግ ይቀረጻል፡፡ የፍርድ ቤቱ ውሳኔ እንደተሰማ ተቃውሟቸውን ያሰሙት የሉዊዚያናው አገረ ገዥ ቦቢ ጂንዳል ሲሆኑ እርሳቸውም ዘለግ ያለ መግለጫ አውጥተዋል፡፡ ለመጪው የፕሬዚዳንታዊ ምርጫ የሚወዳደሩት ጂንዳል “ውሳኔው ሰዶማዊነትን በመቃወም ሰዎች የሃይማኖት ነጻነታቸውን በገሃድ እንዳይለማመዱ ጥቃት የሚሰነዝር ነው” ብለውታል፡፡ ሲቀጥሉም “ጠቅላይ ፍርድ ቤቱ ውሳኔውን ያስተላለፈው የሕዝብ አስተያየትን በመከተል መሆኑ የሚያስደንቅ አይደለም፤ ሆኖም ውሳኔው ጠቅላይ ግዛቶች በሚያስተዳድሯቸው ግዛቶች ላይ የሚፈልጉት ሕግ እንዳያወጡ ወይም እንዳይቃወሙ መብታቸውን የሚረግጥ ነው፤ በመሠረቱ በአንድ ሰውና በአንዲት ሴት መካከል ጋብቻ እንዲሆን የመሠረተው እግዚአብሔር ነው፤ ማንኛውም ምድራዊ ፍርድ ቤት ይህን መለወጥ አይችልም” ብለዋል፡፡ የጠቅላይ ፍርድቤቱ ውሳኔ እንደተሰማ ፕሬዚዳንት ባራክ ኦባማ በሰጡት መግለጫ ደስታቸውን ገልጸዋል፡፡ “ፍቅር ፍቅር ነው” በማለት የተናገሩት ኦባማ የግብረሰዶማውያን ጋብቻ ሕጋዊ እንዲሆን በተለይ በሁለተኛው የአስተዳደር ዘመናቸው ጥረዋል፡፡ ውሳኔው “ለአሜሪካ ድል ነው” በማለት በወጣትነት ዘመናቸው ሰዶማዊ ነበሩ ተብለው በአንዳንዶች የሚታሙት ኦባማ በካሜራ ፊት አውድሰውታል፡፡ ኦባማ የሰዶማውያን መብት በአገራቸው ብቻ ሳይሆን በአፍሪካም እንዲከበር አበርትተው ሲሰሩ ቆይተዋል፡፡ ባለፈው ምዕራብ አፍሪካን በጎበኙበት ወቅት ይህንኑ ጉዳይ አንስተው ያደረጉት ንግግር በአፍሪካውያን ዘንድ ተደማጭነት ያጣ ብቻ ሳይሆን የከረረ ተቃውሞም ገጥሞት ነበር፡፡ ሆኖም ግን በተገኘው አጋጣሚ ሁሉ የአሜሪካ ሸሪክ በመሆን የአሜሪካንን ጥቅም ጎረቤት አገርን በመውረርም ሆነ ወታደራዊ ቤዝ በመስጠት የሚያስከብሩ የአፍሪካ አገራት በዚህ የሰዶማውያን መብት ጥበቃ ወጥመድ ውስጥ ይወድቃሉ የሚለው አስተያየት ሲሰማ ይደመጣል፡፡ አሜሪካ የበጀት ድጎማ የምታደርገውም ሆነ አምባገነኖችን በጭፍን የምትደግፈው በምላሹ የምታገኘውን በማሰብ እንደሆነ የሚናገሩ ወገኖች አሜሪካ ገንዘቧ ሰጥታ ይፈጸምልኝ የምትለውን ሳታገኝ የምትቀርበት ምንም ምክንያት አይኖርም ይላሉ፡፡ ከዚህ አንጻር በኢትዮጵያ ውስጥ እየተስፋፋ በመጣው የወሲብ ልቅነትና የሰዶማውያን ሁኔታ ሳይንሳዊ መረጃ ማቅረብ የሚያዳግትበት ቢሆንም ከውጭ ድጋፍና ተጽዕኖ ጋር የተሳሰረ እንደሆነ ይነገርለታል፡፡ የዛሬ ሁለት ዓመት በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ሆነው የተሾሙት ፓትሪሽያ ሃስላክ የሹመት ጥያቄያቸውን ለአሜሪካው የሕግ መወሰኛ ምክር ቤት በማቅረብ በውጭ ጉዳዮች ኮሚቴ ፊት ቀርበው ሲመሰክሩ እንዲህ ብለው ነበር፤ “(የአምባሳደርነት ሹመቴ) ከጸደቀ በጾታ ላይ የሚደረግን ጥቃት እንዲሁም በግብረሰዶማዊያን ኅብረተሰብ ላይ የሚፈጸመውን መድልዖ አስመልክቶ እኛ (አሜሪካውያን) የምንከተለው የፖሊሲ አቅጣጫና ጥረት (በኢትዮጵያም እንዲሆን) የሚቻለኝን ሁሉ ለማድረግ ቁርጠኛ መሆኔን እገልጻለሁ”፡፡ በሐምሌ ወር ማገባደጃ አካባቢ ባራክ ኦባማ ኢትዮጵያን እንደሚጎበኙ ባለፈው ሰሞን መነገሩ ይታወሳል፡፡ ማሳሰቢያ፤ በተለይ በስም ወይም በድርጅት ስም እስካልተጠቀሰ ድረስ በጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣ® ላይ የሚወጡት ጽሁፎች በሙሉ የጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣ®ንብረት ናቸው፡፡ ይህንን ጽሁፍ ለመጠቀም የሚፈልጉ ሁሉ የዚህን ጽሁፍ አስፈንጣሪ (link) ወይም የድረገጻችንን አድራሻ (https://www.goolgule.com/) አብረው መለጠፍ ከጋዜጠኛነት የሚጠበቅና ህጋዊ አሠራር መሆኑን ልናሳስብ እንወዳለን፡፡
የኢዜማ አርማ የሆነችው ሚዛን በዜግነት ፖለቲካ፣ በነፃነትና በማህብራዊ ፍትህ ስም ያልተፈፀመባት ወንጀል የለም። ይህ አስተያየቴ የኢዜማን ተራ አባሎች ላይመለከት ይችላል። ዘግይቶም ቢሆን በቅርቡ መናገር የጀመረውን አቶ አንዱዓለም አራጌን ጨምሮ አመራሮቹን ግን በሙሉ ይመለከታል። ሚዛን የፍትህ ምልክት ናት። ስለሆነችም በየትም ዓለም በፍርድ ቤት ሕንፃዎች ላይ እናያታለን። የኢዜማ አመራሮችም ፓርቲያቸውን ሲመሠርቱ ሚዛንን እንደአርማ የመረጧት የፍትህ ምልክትነቷን እሳቤ ውስጥ በማስገባት ነው ብዬ ለማመን እወዳለሁ። ነገር ግን ባለፈው ሦስት ዓመት በተግባር ያስዩት ሚዛኗ የቆመችለትን የሚያንፀባርቅ አይደልም ብቻ ሳይሆን ወገናችንን ለብዙ መከራና ሥቃይ የዳረገ ነው። (የኢዜማን ፀረ ሕዝብ አካሄድ በተመለከተ “የኢዜማ መኢሶናዊ ጉዞ” (May 5, 2022) በሚል ርእስ የጻፍኩትን እንድትመለከቱ እጋብዛችኋላሁ።) የኢዜማ አመራሮች ለሕዝብ የገቡትን ቃል ረስተው የፍትህ ፀር የሆነውን የአብይ አህመድን ዘረኛና ተረኛ መንግሥት ዙፋን ላይ ተደላድሎ እንዲቀመጥ በማገዛቸውና አይተው እንዳላዩ በመሆናቸው በመቶ ሺዎች የሚቆጠሩ ወገኖቻችን ሕይወታቸውን አጥተዋል፣ በሚልዮኖች የሚቆጠሩ ከቄያቸው ተፈናቅለዋል፣ ሴቶች ተደፍረዋል፣ ቤተእምነቶች፣ የታሪክ ቅርሶች፣ መሰረተ ልማቶችና ከተማዎች ወድመዋል። በተለይ አማራ በማንነቱ እንደበግ ታርዷል። በአጭሩ በቀጥተኛ ቋንቋ የኢዜማ አመራሮች ይቅርታ የማይቸረው ክህደት ፈጽመዋል። የቆምነው ለሕዝብ ነው፣ ለነፃነት ነው፣ ለዜግነት ፖለቲካ ነው፣ ለፍትህ ነው ካሉ በኋላ የኢዜማ አመራሮች ፍፁም ተጻራሪውን በሚተገብር መንግሥት ጎን በፈቃደኝነት ስለቆሙ ሌሎቹ በማኒፌስቷቸው ያወጡትን ተንተርሰው ወገን ቢጨርሱ፣ ሕዝብ ቢያፈናቅሉ፣ ከተማ ቢያቃጥሉና ሃገር ቢያወድሙ ለምን ይደንቀናል እንድንል አድርገውናል። ሰሞኑን ለኢዜማ ፕሬዚዳንትነት የሚወዳደረው የፓርቲው ም/ፕሬዚዳንት አቶ አንዱዓለም አራጌ ለሪፖርተር፣ ለአንድ አፍታና ለኢሳት ኢትዮጵያ ቃለ ምልልስ ሰጥቷል። በቃለምልልሶቹ ላይ ኢዜማ የከሸፈ ፓርቲ መሆኑን አምኖ ሙሉ በሙሉ በሚባል ደረጃ የፓርቲውን አሳፋሪ ጉዞ የደፈደፈው በሊቀመንበሩ በፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ላይ ነው። እርግጥ ነው ዶ/ር ብርሃኑ ወገናችንን የበደለው በደል ታሪክ አይረሳውም ብለን ብቻ የምናልፈው ባይሆንም ሌሎቹም የኢዜማ አመራሮች ከተጠያቂነት እንደማያመልጡ የወገናችን ግንዛቤ ነው። በሌላ አነጋገር፣ የሰማዩን ለፈጣሪ እንተወውና፣ ጊዜና ሁኔታዎች ሲፈቅዱ ዶ/ር ብርሃኑ ብቻ ሳይሆን ሌሎችም የኢዜማ ከፍተኛ አመራሮች ጭምር በምድር ላይ ለፍርድ እንዲቀርቡ የምንመኝ ጥቂቶች አይደለንም። ግንቦት 7 ጓዙን ጠቅልሎ አዲስ አበባ ከመግባቱ በፊት ፕሮፌሰር ብርሃኑ ዋሺንግተን ዲሲ አካባቢ ብቅ ሲል እንደአንድ የሃገር መሪ በትልቅ አዳራሽ ውስጥ ትልቅ ዝግጅት ተደርጎ በጭብጨባ፣ በመዝሙር፣ በዋካታና እልልታ እንቀበለው ነበር። ዛሬ ግን የአምባገነኑ አብይ አህመድ ቀኝ እጅ በመሆኑ ያጨበጨብንበትን እጃችንን እና የዘመርንበት አፋችንን እየረገምን እንገኛለን። ልክ ጠ/ሚ አብይ አህመድ በሕልማችንም ሆነ በእውናችን ባልጠበቅነው ቦታ በመዋል ወገናችን ክፍተኛ መስዋዕትነት የከፈለለትን ትንሳኤ እንዳልነበር እንዳደረገው ሁሉ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋም ባላሰብነው ቦታ ተከሰቶ የተረኞች መሣሪያ በመሆኑ ዛሬ ሃገራችን በጣር ላይ ትገኛለች! አቶ አንዱዓለም አራጌ ለአንድ አፍታ በሰጠው ቃለምልልስ ላይ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ከቤተሰቡ ይልቅ የብልጽግና ፓርቲ ይበልጥበታል፣ ብልጽግና ከሚተችበት ቤተሰቡ ቢተችበት ይመርጣል ብሎ ነግሮናል። አቶ አንዱዓለም አራጌ የራሱን የሦስት ዓመት ዝምታ ተውኔታዊ በሆነ መንገድ ሠብሮ ለመውጣት አስቦም ይሁን ወይም የኢዜማ ፕሬዚደንትነትን ለማሸነፍ ብሎ፣ ሃቁን በማውጣቱ ግን ሊመሰገን ይገባዋል። ዝም ያልኩት የፓርቲው ዲሲፕሊን ይዞኝ ነው ያለው ግን ፍጹም ተቀባይነት የለውም። ለመሆኑ እሱ ዛሬ ስለፓርቲ ዲሲፕሊ ሲጨነቅና ዝምታን ሲመርጥ ከአራት ዓመት በፊት እሱ ከእሥር እንዲፈታ ብዙዎች ሕይወታቸውን እንደገበሩ እንዴት ዘነጋው? የሆነው ሆኖ በዝምታው ተጠያቂነቱ እንደተጠበቀ ሆኖ ስለፕሮፌሰር ብርሃኑ የተናገረው ግን ጥያቄ የሚነሳበት አይደለም። ያም ሆነ ይህ ፕሮፌሰሩ እንደገና የኢዜማ ሊቀመንበር ሆኖ ቢመረጥ በቀየሰው ድንበር የለሽ ግንኙነት ኢዜማ የብልጽና አጎብዳጅ ሆኖ እንደሚቀጥል ሳይታለም የተፈታ ነው። እዚህ ላይ ጥያቄው መሆን ያለበት ፕሮፌሰር ብርሃኑ ቢያሸንፍ አቶ አንዱዓለም አራጌ የፓርቲውን ዲሲፕሊን በማክበር እንደአለፈው ሦስት ዓምት እንደገና አርምሞ ውስጥ ይገባ ይሆን ወይስ ፓርቲውን ጥሎ ይወጣል የሚለው ነው። አቶ አንዱዓለም አራጌ ኢትዮጵያ ከአብይ ሌላ አማራጭ የላትም ብሎ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ያምናል ያለው ፕሮፊሰሩን እንደሚያውቅ አንድ ግለሰብ ማመን ነው ያቃተኝ። እውን ኢትዮጵያ እንደዚህ መካን ናት?! በጣም ያስደነግጣል! ፕሮፌሰር ብርሃኑ እንደ አቶ አንዱዓለም አራጌ ይመለስ ይሆናል የምትሉ ተስፈኞች ካላችሁ እርማችሁን አውጡ! አዎ አብይ አህመድ የአብኑን በለጠ ሞላንና ፕሮፌሰር ብርሃኑን አውሮፓ ይዟቸው በመጓዝ ኢትዮጵያ ውስጥ ዲሞክራሲ አለ ለማስባል ሲነግድባቸውና ሲተውንባቸው ባየሁ ጊዜም ደንግጬ ነበር። በነገራችን ላይ ፕ/ር ብርሃኑ ሰሞኑን ወደዋሺንግተን ዲሲ ብቅ ባለ ጊዜ ከላይ በአቶ አንዱዓለም አራጌ የቀረበበትን ክስ አረጋግጦልናል ማለት ይቻላል። የትምህርት ሚንስትር እንደመሆኑ መጠን ትምህርት ነክ ጉዳዮችን ለማወያየት በሚል ሽፋን ዲሲ በሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ ውስጥ ተመሳሳይ አመለካከት ያላቸውን ብቻ ሰብስቦ ዘረኛውን የአብይ አህመድን መንግሥት መደጋፋቸውን እንዲቀጥሉ እንደተማፀናቸው ሰምተናል። እንዲሁም ቀደም ሲል ከዲሲ ግብረሃል አስገንጥሎ ያስወጣቸውን ስብስቦች የማነቃቂያ ንግግር ((Prep Talk) አድርጎ ስለለቀቃቸው በአብይ አህመድ አምላኪዎች እየተደገፉ “የሰከነ ፖለቲካ” የሚል መፈክር አንግበው የሱን ገጽታ ለመገንባት ሰሞኑን በማህበራዊ ሚድያ መጠነ ሰፊ ዘመቻ ከፍተዋል። በአንዱዓለም አራጌ ላይም ያላቸውን ሁሉ እያራገፉበት ነው። ወደጽሁፌ ርእስ ልመለስና ኢዜማ አሁን ባለበት እጅግ አሳፋሪ ቁመናው እንደአርማ የሚጠቀምባትን የፍትህ ሚዛን ፈጽሞ አይመጥንም። ዝርዝር ውስጥ ሳንገባ ኢዜማ በዶ/ር ብርሃኑ መሪነት ከአብይ አህመድ ጋር ተጣምሮ በመሥራቱ በወገናችን ላይ የደረሰው መከራ ባለፈው 200 ዓመት ፈጽሞ አልታየም። ስለሆነም የኢዜማ አርማ መሆን ያለበት ሸክም የሚችል እንሰሳ፣ የጭነት መኪና ወይም ሌላ ነገር እንጂ ለዘመናት የፍትህ ምልክት ሆና የቆየችው ሚዛን መሆን የለባትም። ሚዛኗ የምታምርባቸው በታፈኑት ጋዜጠኞች በነታድዮስ ታንቱ ላይ፣ በነተመስገን ደሳለኝ ላይ፣ በነመአዛ መሐመድ ላይ፣ በደራሲና መምህርት መስክረም አበራ ላይ፣ በኢኮኖሚስቱና ተንታኙ ሰሎሞን ሹምዬ ላይ፣ አብይ አህመድ በሚያሳድደው የአማራ ሕዝባዊ ሃይል ፋኖ እና ሌሎችም ላይ ነው። ስለዚህ ኢዜማ የፍትህ ሚዛኗን ለባለቤቶቹ ይመልስ! በመጨረሻ ኢዜማ እንደፓርቲ ባስቸኳይ ቢከስም ለሁሉም ይበጃል የሚል እምነት አለኝ። ኢዜማን ማስቀጠል ማለት የኢትዮጵያን ሕዝብ በተለይም የአማራውን ስቆቃ ማስቀጠል ማለት ነውና! __ በነጻ አስተያየት መድረክ የሚቀርቡ ሃሳቦች የጸሃፊውን እንጂ የግድ የቦርከናን ድረገጽ ሃሳብ ላያንጸባርቁ ይችላሉ፡፡ በዚህ ድረ ገጽ ላይ መጣጥፍ ለማውጣት ከፈለጉ ጽሁፍዎትን በሚከተለው አድራሻ በኢሜይል ይላኩልን info@borkena.com
የCOVID-19 ምልክቶች ሳል፣ ትኩሳት፣ ትንፋሽ ማጣት፣ እና የማሽተት እና የመቅመስ ችሎታ ማጣትን ያጠቃልላሉ። የCOVID-19 ምልክቶችን ካሳዩ ወይም እንደተያዙ የሚያስቡ ከሆነ የጤና እንክብካቤ አገልግሎትን ያግኙ። በከተማዎ ውስጥ የጤና እንክብካቤ ወይም ከስራ ሰዓት ውጪ የሚሰሩ የአደጋ ጊዜ የህክምና አገልግሎትን በስልክ ማግኘት ይችላሉ፡ 116117። በኦስሎ ወይም በርገን ውስጥ የሚኖሩ ከሆነ፣ በህጋዊ ላልሆኑ ስደተኞች የጤና ማዕከል አማካኝነት በምርመራ እና በጤና እንክብካቤ ላይ እርዳታ ማግኘት ይችላሉ። የCOVID-19 ምርመራ ነጻ ነው። የጤና እንክብካቤ አገልግሎትን ሲገናኙ፣ ፓስፖርት ወይም ሌላ መታወቂያ ማሳየት አይጠበቅብዎትም። አስተርጓሚ ከፈለጉ ሊያሳውቋቸው ይገባል። በቋንቋዎ አስተርጓሚ የማግኘት መብት አልዎት። የጤና እንክብካቤ ባለሙያዎች አስተርጓሚ መቅጠር ይችላሉ። ይህ ለእርስዎ ነጻ ነው። አስተርጓሚውም የምስጢራዊነት ግዴታ አለበት። ምርመራውም የሚያካሄዱ የጤና እንክብካቤ ባለሙያዎች ፈጣን ምርመራ ወይም መደበኛ ምርመራ ለማካሄድ መምረጥ ይችላሉ። ፈጣን ምርመራ ከወሰዱ፣ ውጤቱን በ20 ደቂቃ ውስጥ ያገኛሉ። መደበኛ ምርመራ ከወሰዱ፣ ውጤቱን ከ1-4 ቀናት ውስጥ ያገኛሉ። የጤና እንክብካቤ ባለሙያዎች የምስጢራዊነት ግዴታ አለባቸው። ይህ ማለት ስለ እርስዎ እና ስለ ጤንነትዎ ለማንም መረጃን አያጋሩም ማለት ነው። COVID-19 ካለብዎት፣ ለይቶ ማቆያ ውስጥ መግባት። በሚቆዩበት ቦታ ለ10 ቀናት ወይም ትኩሳትዎ እስኪጠፋ ድረስ ነጻ መስተንግዶ ይቀርብልዎታል። ምግብ እና መጠጥ ይሰጥዎታል። እለይቶ ማቆያ ውስጥ እያሉ፣ ጠያቂዎች ሊኖርዎት አይችልም። ሌላ ሰውን መጠየቅ ወይም ወደ ውጪ መውጣትም አይችሉም። COVID-19 ካለበት ሰው ጋር የቅርብ ግንኙነት ከነበረዎ፣ ለ10 ቀናት በለይቶ ማቆያ ውስጥ መግባት አለብዎት። በለይቶ ማቆያ ወቅት በሚቆዩበት ቦታ ነጻ መስተንግዶ እና ነጻ ምርመራ ይቀርብልዎታል። ምግብ እና መጠጥ ይሰጥዎታል። ለይቶ ማቆያ ውስጥ እያሉ፣ ጠያቂዎች ሊኖርዎት አይችልም። መውጣት ይችላሉ ነገር ግን ሌላ ሰውን መጠየቅ አይችሉም። የCOVID-19 ክትባት በመጀመሪያ ከ65 ዓመት በላይ ለሆኑ እና ምልክቶች ላለባቸው፣ ማለትም በCOVID-19በ ከተያዙ በጣም ሊታመሙ የሚችሉ፣ ሰዎች እየተሰጠ ይገኛል። ባለስልጣናት ሁሉም አዋቂዎች እንዲከተቡ ከመከሩ፣ አቅርቦቱ ህጋዊ ላልሁኑ አዋቂዎችም የሚተገበር ይሆናል። ክትባቱ ነጻ ነው። ክትባቱ የአጭር ጊዜ የጉንዮሽ ጉዳት ሊያሳድር ይችላል። ከእነዚህም በጣም የተለመዱት፣ በእጅ ላይ ያለ ህምም፣ መለስተኛ የጤንነት የማጣት ስሜት (Malaise)፣ ራስ ምታት እና በተወሰኑ ሁኔታውች ውስጥ ትኩሳት። ይህ ከጥቂት ቀናት በኋላ ይጠፋል።
የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ለደቡብ ሱዳን ስደተኞች ምግብ፣ ውኃና የጤና አገልግሎት ለማድረስ ያቀረበውን የዕርዳታ ጥያቄ ከ1 ቢልዮን ሁለት መቶ ሚሊየን ዶላር ወደ አንድ ቢልዮን 400 ሚሊየን ዶላር ከፍ አደረገ፡፡ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ለደቡብ ሱዳን ስደተኞች ምግብ፣ ውኃና የጤና አገልግሎት ለማድረስ ያቀረበውን የዕርዳታ ጥያቄ ከ1 ቢልዮን ሁለት መቶ ሚሊየን ዶላር ወደ አንድ ቢልዮን 400 ሚሊየን ዶላር ከፍ አደረገ፡፡ እጅግ የመረረ ግጭትና እየተባላሸ የመጣው የሰዉ ሕይወት ሁኔታ ደቡብ ሱዳናዊያንን ታይቶ በማይታወቅ ቁጥር ለመፈናቀልና ለስደት እየዳረገ መሆኑን የመንግሥታቱ ድርጅት የስደተኞች ጉዳዮች ከፍተኛ ኮሚሽነር ፊሊፖ ግራንዲ አስታውቀዋል፡፡ በከፍተኛ ፍጥነት እየጨመረ በመምጣቱ መጠን ከዓለም አቻ እንደሌለው በተነገረው መፈናቀልና ፍልሰት የደቡብ ሱዳን ስደተኞች ቁጥር ከ 1 ሚልዮን ስምንት መቶ ሺህ በላይ መሆኑንና ከመካከላቸውም አንድ ሚሊየን የሚሆኑት ሕፃናት መሆናቸውን ከፍተኛ ኮሚሽነሩ ተቋም ዛሬ ባወጣው መግለጫ አመልክቷል፡፡ ደቡብ ሱዳናዊያኑ እየተሰደዱ ያሉት ወደ ሁሉም ጎረቤት ሃገሮች፤ ማለትም ወደ ዩጋንዳ፣ ሱዳን፣ ኢትዮጵያ፣ ኬንያ፣ ኮንጎና ሴንትር አፍሪክ መሆኑን ኮሚሽነሩ አስታውቋል፡፡ በሃገር ውስጥም በርስ በርሱ ቁርቁስ ምክንያት 1 ነጥብ ስምንት ሚሊየን ደቡብ ሱዳናዊያን እየተፈናቀሉ ቀዬዎቻቸውን እየጣሉ መሸሻቸውን የኮሚሽነሩ መግለጫ ገልጿል፡፡ አሁን ያለውን የደቡብ ሱዳን ሁኔታ «ሊታሰብ የማይችል» እና «ገደል አፋፍ ላይ ያለ» ሲሉ የዓለም የምግብ መርኃግብር ኃላፊ ዴቪድ ቢስሌ ገልፀውታል፡፡ የዓለምአቀፍ ድጋፍ ጥያቄው እንደቀጠለ ቢሆንም ሃገሪቱ ውስጥ እርዳታ ለማድረስ እየተረባረቡ ያሉት የሕፃናቱ መርጃ - ዩኒሴፍ፣ የስደተኞች ጉዳዮች ተቋሙ ዩኤንኤችሲአር እና ምግብ አቅራቢው ዳብልዩ ኤፍ ፒ የሚፈለገው ገንዘብ በሚገባው መጠን አለመገኘቱን እያስታወቁ ናቸው፡፡
የዳይፐር የመደርደሪያው ሕይወት በአጠቃላይ 3 ዓመት ነው, እና ከመደርደሪያው በፊት ጥቅም ላይ ሊውል ይችላል.እንደ ዳይፐር ያሉ የፍጆታ ዕቃዎች በጣም በፍጥነት ጥቅም ላይ ይውላሉ. 03. መጀመሪያ ላይ የዳይፐር መጠን እንዴት እንደሚመረጥ? እያንዳንዱ አረጋዊ በክብደት እና በክብደት የተለያየ ነው, እና ህጻናት እንደ አረጋውያን አካላዊ ሁኔታ በጊዜ መስተካከል አለባቸው.መጀመሪያ ላይ የምርቱን የመጠን ሰንጠረዥ መመልከት ወይም ለመሞከር አንድ ነጠላ ጥቅል መግዛት ይችላሉ.ብዙ አረጋውያን በአልጋ ላይ ታመዋል, እና ክብደታቸው ሊለወጥ ይችላል.ከ 3-6 ወራት በኋላ እንደ ሰውነታቸው ስብ እና ቀጭን መጠን ተገቢውን መጠን መምረጥ ይችላሉ. 04. ዳይፐር ሲቀይሩ ምን ችሎታዎች አሎት? በጎን በኩል በሽተኛውን ወደ አልጋው ያዙሩት, እና የታጠፈው ዳይፐር ከታካሚው ፊት ለፊት በኩሬው ስር ይለፋሉ, የወገብ ሽፋን የሌላቸው በሆዱ ላይ, እና የወገብ ሽፋን ያላቸው በሆዱ ላይ ናቸው.በሁለቱም በኩል ያሉት የወገብ ተለጣፊዎች በትክክል መያዛቸውን ያረጋግጡ እና የሽንት መፍሰስን ለመከላከል የእግር ሱሪዎችን ላስቲክ ይጎትቱ። 05. በቀን ለ 24 ሰዓታት ዳይፐር መልበስ ያስፈልግዎታል? በቀን 24 ሰአታት ከመልበስ ይልቅ ቆዳዎ በሰገራ እንቅስቃሴዎች መካከል ለመተንፈስ ጊዜ ለመስጠት ለስላሳ የጥጥ ልብስ መልበስ ይችላሉ.ያገለገሉ ዳይፐርዎን በጊዜ ይለውጡ። 06. ዳይፐር ለመለወጥ ጊዜውን እንዴት መወሰን እንደሚቻል? በየቀኑ የሽንት ዘይቤ መሰረት በመደበኛነት ያረጋግጡ.በምሳ ዕረፍትዎ ወይም በምሽት ከመተኛትዎ በፊት እንደገና ማረጋገጥ ይችላሉ.Aishule የአዋቂዎች ዳይፐር የሽንት ማሳያ ንድፍ አላቸው, ይህም መለወጥ እንደሚያስፈልጋቸው ለማየት ቀላል ያደርገዋል. 07. ዳይፐር ሙሉ በሙሉ እርጥብ ካልሆነ አሁንም ሊለብስ ይችላል? በየ 3 ሰዓቱ ለመተካት ይሞክሩ.በዳይፐር ላይ የሚቀሩ የሽንት ባክቴሪያዎች ቆዳን ሊያበሳጩ ይችላሉ.የአረጋውያን ቆዳ በተለይ በቀላሉ ሊሰበር የሚችል ነው, እና ለረጅም ጊዜ መገናኘት ቆዳን የበለጠ ስሜታዊ ያደርገዋል.በጊዜ መተካት አስፈላጊ ነው. 08. የአረጋውያንን መቀመጫዎች እንዴት ማድረቅ ይቻላል? እያንዳንዱ ዳይፐር ለረጅም ጊዜ ጥቅም ላይ መዋል የለበትም.ዳይፐር በሚቀይሩበት ጊዜ የአረጋውያንን ብልት እና ፊንጢጣ በሙቅ ውሃ ያጠቡ እና የቅባት ክሬም በአግባቡ ይጠቀሙ። 09. ዌልቱ የአሮጌውን ሰው እግር ቢጎዳ ምን ማድረግ አለብኝ? አረጋውያን የተጎዳውን ቦታ እንዲቧጩ ከማድረግ ይቆጠቡ።በወገብ እና በእግሮቹ ላይ ያሉት እጥፎች ተስቦ ከሰውነት ጋር የሚጣጣሙ መሆናቸውን ያረጋግጡ።ይህ ዓይነቱ ዳይፐር ለአረጋውያን በጣም ትንሽ መሆኑን ያረጋግጡ እና መድሃኒቱን በትክክል ይተግብሩ። 10. አረጋውያን ለዳይፐር አለርጂ ከሆኑ ምን ማድረግ አለብኝ? የአረጋውያን ቆዳ በቀላሉ ሊበሳጭ እና በቀላሉ ሊጎዳ የሚችል ቆዳ ነው.ልጆች ለአረጋውያን የጽዳት ሥራ መሥራት አለባቸው እና አለርጂ-ተኮር መድኃኒቶችን ይተግብሩ።ለቆዳው ትንፋሽ ትኩረት ይስጡ እና ዳይፐር በጊዜ ይለውጡ.የ Aishule ዳይፐር ለስላሳ ያልተሸፈነ ጨርቅ የተሰራ ነው, እሱም ለቆዳ ተስማሚ እና የማይበሳጭ ነው, እና ጥራቱ እና ደህንነቱ የተጠበቀ ነው.
ከዓመታት በፊት የሶርያ ኦርቶዶክስ ቅዱስ ኒኮላስ ቤተ ክርስቲያን አገልጋዩ የሆኑት አባ ዳንኤል ‹‹Christmas Tree … Pagan???- In Defence of the Christmas Tree›› በሚል ርእስ አንድ መጣጥፍ አስነብበው ነበር፡፡ ከበርካታ ዓመታት በፊት በገና ሰሞን በአንድ ቴሌቪዥን ሃይማኖታዊ ፕሮግራም ሲተላለፍ ቀልባቸውን የወሰደው የውይይቱ ርእሰ ጉዳይ ከበዓል ጋር በተያያዘ የአንዳንድ ልማዶች አዝማሚያ በተለይም በወጣቶች ዘንድ የሚያሳድረውን ተፅዕኖ የሚመለከት ነበር፡፡ አባ ዳንኤል እንዳሉት ተወያዮቹ ‹‹የአዲሱ ዘመን›› (new age) መንፈሳዊነት አደገኛነትን በተመለከተ ቢስማሙም ከመሃል አንዱ ተወያይ ያነሣው ‹‹… የገና ዛፍም እንዲሁ ከፓጋን (አሕዛብ) የተገኘ ነው፤›› የሚለው ነጥብ አስደንግጧቸዋል፡፡ እውን የገና ዛፍ የፓጋን ነው? ከልጅነታችን ጀምሮ የልደት በዓል በመጣ ቁጥር ስናከብር የምናደርገው የገና ዛፍ መሠረቱ በእርግጥ ከፓጋን ነው? የሚለውን አስተያየት መረመሩና ‹‹ፈጽሞ አይደለም፤ መሠረቱ መጽሐፍ ቅዱስ ነው፤›› በማለት ማስረጃ እየጠቀሱ እንዲህ ጽፈውታል፡፡ ብዙዎች እንደሚገነዘቡት የገና ዛፍ ወደ አሜሪካ የዘለቀው ከጀርመን በተሰደዱ ዳያስፖራዎች ነው፡፡ ግን የዛፉ ምንጭ ከየት መጣ? ተወያዮቹ እንዳሉት ከፓጋኒዝም ነው? የገና ዛፍ መሠረት ከቀደምት ጀርመኖች አይደለም፤ በጥንታውያን ክርስቲያኖች ትውፊት በሥርዓተ ቅዳሴ ውስጥ የነበረና ከጊዜ በኋላ ከክርስትና የጠፋ ነው፡፡ በመካከለኛው ዘመን ከቅዳሴ በፊት ወይም በኋላ በምዕራብ አውሮፓ አብያተ ክርስቲያናት ይከናወን ነበር፡፡ በተለይም ከሰሙነ ሕማማትና ትንሣኤ ምስጢር ጋር የተያያዘ ነበር፡፡ ቆይቶም ከታዋቂ ቅዱሳን ጋርም መዛመድ ጀመረ፡፡ በታላላቅ ካቴድራሎች ዐውደ ምሕረት መንፈሳዊ ትርዒቱ (Liturgical dramas) ይቀርብ ነበር፡፡ አንዱ ትርዒት እንደምዕራባዊቷ ቤተ ክርስቲያን ትውፊት በገና ዋዜማ በሚከበረው የአዳምና ሔዋን በዓል ዕለትም ይቀርብ ነበር፡፡ ‹‹የገነት ትርዒት›› (The Paradise play) በገነት ውስጥ በነበረው የአዳምና ሔዋን ታሪክ ላይ የተመሠረተ ነው፤ ይህው ከገነት ዛፍ፣ ወይም ከዕውቀት ዛፍ ጋር የተያያዘ ነው፡፡ ይህም የገነት ዛፍ በጀርመናውያን ዘንድ የታወቀና የተለመደ ሆኗል፡፡ በመሠረቱ ዛፎቹ የሚሸበርቁት በብስኩት (በሙልሙል) ሲሆን ቁርባንን የሚያስታውስ ነው፡፡ ቆይቶ ግን ልዩ ልዩ ጣፋጮች ተኩት፡፡ የእኛ የገና ዛፍ የተገኘው ከፓጋን ‘ጥድ’ (Yule) ዛፍ ሳይሆን በአፕል በተጌጠውና ዲሴምበር 24 ቀን (ታኅሣሥ 28) በአዳምና ሔዋን በዓል ቀን ከሚደረገው የገነት ዛፍ ነው፡፡ የገና ዛፍ መሠረቱ መጽሐፍ ቅዱሳዊ ነው በማለት ያለጥርጥር አጽንዖት ይናገራሉ፡፡ ኢትዮጵያ እና የገና ዛፍ በኢትዮጵያ ክርስቲያኖች ጥድን ቆርጠው የገና ዛፍን በማዘጋጀት በዓሉን እያከበሩ ይገኛሉ፡፡ እንደ አውሮፓው ቅኝት ሁሉ እዚህም ከፓጋን (አሕዛብ) ሥርዓት የተወረሰ ነው ብለው የሚያምኑ ቁጥር ቀላል አይደለም፡፡ የገና ዛፍ በ20ኛው ክፍለ ዘመን የመጀመሪያ ሩብ ውስጥ እንደነበረ የሰነድ ማስረጃ ቢኖርም ጊዜው መነሻ ነው ብሎ መደምደም ግን ሊያስቸግር ይችላል፡፡ ስለገና ዛፍ መሠረትም ምናልባትም በኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን ሥርዓት ውስጥ ካለ ትውፊቶች ጋር ሊዛመድ የሚችልበት ነገር እንዳለ አንዳንድ ጽሑፎች፣ ድርሳኖች ይጠቁማሉ፡፡ ታላቁ ሊቅ አለቃ ኪዳነ ወልድ ክፍሌ በ1920ዎቹ በጻፉትና ካለፉ በኋላ በ1948 ዓ.ም. በአለቃ ደስታ ተክለወልድ አማካይነት በታተመው ‹‹መጽሐፈ ሰዋስው ወግስ ወመዝገበ ቃላት ሐዲስ›› ውስጥ ‹‹በለሶን›› የሚል ቃል እናገኛለን፡፡ ‹‹በለሶን፡- ዕፀ አእምሮ [የዕውቀት ዛፍ] የገነት በለስ፤ አዳምና ሔዋን ፍሬውን በልተው ቅጠሉን የለበሱት ኋላም የልደት ዕለት በታምራት መልአክ አምጥቶላት ዳግሚት [ሁለተኛዋ] ሔዋን ለልጇ ለዳግማይ አዳም [ኢየሱስ] ያለበሰችው፤›› በማለት ቃሉን ይፈቱታል፡፡ ከቅዱስ ያሬድ ድጓ (የዜማ መጽሐፍ) የልደት ምንባብ ‹‹ከደነቶ እሙ ቈጽለ በለሶን›› [እናቱ የበለሶን ቅጠል አለበሰችው] በማለትም አክለውበታል፡፡ ስለ በለሶን አንድምታ የአለቃ ኪዳነ ወልድ ‹‹ሥላሴ ቅኔ›› እንዲህ ያፍታታዋል፡፡ ‹‹በለሳ ገነት ለአዳም ወሔዋን መቲሮቶሙ መንክረ ልደት አምላከ መንገሌሆሙ ሰሐበ፤ ወገብርኤልሀ ዜናዌ ቀጸበ፤ እንተ ከመ ዝሰ ግብር እምከመ ለአዳም ተውህበ ወረከበት ሔዋን ዘኢተረክበ፤ ካዕበ ይስሐብ ኀቤሆሙ አበ ለበለስ ይምትርዎ ካዕበ፡፡›› የቃል በቃል ፍችውም እንዲህ ነው፡፡ ‹‹የገነትን በለስ አዳምና ሔዋን መቁረጣቸው ወደነርሱ ሳባቸው፣ አስደናቂ የሆነውን የአምላክ መወለድ ወደነርሱ ሳበ፡፡ የምሥራች ነጋሪን ገብርኤልንም የጠቀሰው እርሱ ነው፡፡ እንዲህ ያለውን ነገር ምሥጢር ለአዳም እንደተሰጠ ሔዋንም ያልተገኘውንና ያልተመረመረውን ምሥጢር አገኘች፡፡›› በምዕራብም ሆነ በምሥራቅ ቤተ ክርስቱያን ትውፊት እንዳለው ሁሉ በኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያንም በአንዳንድ ዐበይት በዓላት እንደ ሆሣዕና፣ ስቅለት፣ ያሉት ከቅዳሴ በኋላ የሚደረጉ ሥርዓቶች አሉ፡፡ አንዱ በበዓለ ስቅለቱ ከስግደት በኋላ የሚደረገው በወይራ ቅጠል ካህኑ ‹‹ይኸን ያህል ስገድ›› እያለ የሚያደርገው ጥብጠባ ይጠቀሳል፡፡ ሊቃውንቱ ስለ በለሶን፣ ስለገና ዛፍ አንድምታ አፍታተው እንደሚነግሩን ተስፋ እናደርጋለን፡፡ የሶርያው ካህን አባ ዳንኤል እንደጻፉት ገና ታላቁ ምሥጢረ ሥጋዌ የሚከበርበት ነው፡፡ በዚያም ምሥጢር እግዚአብሔር ቃል ሰው ኾነ፡፡ (ቃል ሥጋ ኮነ) በእኛም ዘንድ አደረ›› እንዲል፡፡ አባ ዳንኤል በጽሑፋቸው አያይዘውም፡፡ ‹‹በገና ዛፋችሁ ተደሰቱ›› ብለው አሳረጉ፡፡
ስፔን ማድሪድ ላይ የተሰባሰቡት የሰሜን አትላንቲክ ቃል ኪዳን ድርጅት (ኔቶ) መሪዎች ዛሬ ጉባዔቸውን ዛሬ አጠናቅቀዋል። በመሪዎቹ ጉባዔ ለድርጅቱ የተቀረጸውን አዲስ የስትራተጂ መርኃ አጽድቀዋል። በዚህም የሩሲያ ወራሪነት እና ቻይና የደቀነችው ጥልቅ ፈተና እንዲሁም በሁለቱ ሀገሮች መካከል እየተጠናከረ የመጣው ስትራቴጂያዊ ሽርክና ህብረቱ ቅድሚያ ትኩረት ከሚሰጣቸው ጉዳዮች መካከል እንደሚሆን ተመልክቷል። ከሁለተኛው የዓለም ጦርነት በኋላ የተቋቋመው የምዕራብ ሀገሮች ወታደራዊ ቃል ኪዳን ድርጅት ሩስያን "በግንባር ቀደምነት ቀጥታ ሥጋት የደቀነች ሲል ለመጀመሪያ ጊዜ ገልጿታል። ይህም ብቻ ሳይሆን ቻይና የኔቶ አባል ሀገሮችን ጸጥታ፣ ጥቅሞች እና እሴቶች እየተፈታተነች ትገኛለች ሲል ለመጀመሪያ ጊዜ አንስቷታል። መሪዎቹ ከዚህም በተጨማሪ ዩክሬን አምስት ወራት ያስቆጠረውን የሩስያ ወረራ ለመመከት ለምታደርገው ጥረት ድጋፍ መስጠታችንን እንቀጥላለን ብለዋል። የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን ዩናይትድ ስቴትስ አውሮፓ ውስጥ ያላትን ወታደራዊ አቅም እንደምታጠናክር ትናንት አስታውቀዋል። ይህ በዚህ እንዳለ የቱርክ ፕሬዚዳንት ሬቼፕ ታይፕ ኤርዶዋን ስዊድንና ፊንላንድ ህብረቱን መቀላቀል ላይ የነበራቸውን ተቃውሞ በማንሳታቸው ፕሬዚዳንት ባይደን አመስግነዋቸዋል።
ኣብ ኢትዮጵያ ንዝካየዱ መርሃ ግብሪ ኤችኣይቪ መንግስቲ ኣሜሪካ 1.4 ቦልዮን ዶላር ብቀጥታ አስተዋፅኦ ከም ዝገበረ ዝገለፁ ኣብ ኢትዮጵያ ናይ አሜሪካ ኣምባሳደር ዶናልድ ቡዝ ተበግሶ ረድኤት ኤድስ አሜሪካ ፐትፋር'ን ውፅኢቱን አመልኪቶም ሎሚ ረፍዲ 30 ሕዳር ኣብቲ ኤምባሲ ጋዜጣዊ መግለፂ ኣብ ዝሃብሉ'ዩ። መርሃ ግብሪ ፐትፋር ኣብ 2003 ዓ. ም ብፕረዚደንት ቡሽ ካብ ዝጅመር ንደሓር አሜሪካ ዓለም- ለኸ ለበዳ ኤድስ ንምምካት ክሳብ 39 ቢልዮን ዶላር አውፂኣ'ላ። ኣብ ኢትዮጵያ'ውን 1.4 ቢልዮን ዶላር ኣብ ስራሕ ዊዒሉ'ሎ ክብሉ ኣምባሳደር ዶናልድ ቡዝ ተዛሪቦም። ኣምባሳደር ዶናልድ ቡዝ ኣብቲ መግለፂኦም ብመሰረት ዝተኻየደ ሓድሽ ዳህሳስ ጥዕና ስነ-ህዝቢ ሞት ትሕቲ 5'ተ ዓመት ዝዕድሚኦም ህፃናት ብ'28% ነኪዩ'ሎ ኢሎም። አተሓሒዞም እንተኾነ ሞት አዴታት ወላ እንተነከየ'ካ ገና ኣብታ ሃገር ከቢድ ፈተና'ዩ ኾይኑ ዘሎ ኢሎም። ዕለታዊ ፈነወ ድምጺ ኣመሪካ 29/11/2022 ፈነወ ድምጺ ኣመሪካ ቋንቋ ትግርኛ ሕዳር 29,2022 ፈነወ ድምጺ ኣመሪካ ቋንቋ ትግርኛ ሕዳር 29,2022 ኣብ ከተማ ኣዲስ ኣበባ ዝጀመረ ንምሕደራ ኣገልግሎት ኢንተርነት ዝምልከት ዋዕላ: ቤት ፍርዲ ኮሞሮስ ፕረዚደንት ነበር ሳምቢ ንዕድመ ምሉእ ማእሰርቲ ይፈርድ: መንግስቲ ሱዳን ንማሕበር ሞያተኛታት የደስክል መደብ ኤርትራዊያን ኣብ ኣመሪካን የጠቓልል
አዲሱ የሩሲያ ፕሬዚዳንታዊ አዋጅ ሁለቱ ክልሎች ከዩክሬን ነጻ በመውጣታቸውን ማሳወቅ ሲሆን፤ ይህም ሁለቱን ክልሎች በመደበኛነት ወደ ሩሲያ ግዛት ከመዋሃዳቸው በፊት የተወሰደ እርምጃ ነው ተብሏል። ሩሲያ በቁጥጥሯ ስር የሚገኙ አራት ዩክሬን ክልሎችን በዛሬው እለት በይፋ ወደ ግዛቷ ልትቀላቅል መሆኑን ክሬምሊን በትናትናቅ እለት አስታውቋል። የክሬምሊን ቃለ አቀባይ ዲሜትሪ ፔስኮቭ በሰጡት መግለጫ፤ በዛሬው እለት በታላቁ ክሬምሊን ቤተ መንግስት አዳዲሶቹን የሩሲያ አካባዎች በይፍ የማዋሃድ የፊርማ ስነ ስርዓት ይካሄዳል ብለዋል። በፊርማ ስነ ስርዓቱም በዩክሬን ውስጥ የሚገኙት ዶኔትስክ፣ ሉንሃስክ፣ ዛፖሪዝያ እና ኬህርሶን ክልሎች በይፋ የሩሲያ አካል እንደሚሆኑ ይጠበቃል። በዩክሬን እንዲሁም በበርካታ የምዕራባውያን ሀገራት ውግዘት የደረሰበት ህዝብ ውሳኔ ከመስከረም 13 ስከ መስከረም 17 ድረስ በሩሲያ በተያዙ ግዛቶች መካሄዱ ይታወሳል። ህዝበ ውሳኔው የተካሄደው በአራት የዩክሬን ግዛቶች ላይ ሲሆን፤ ሉሃንስክ እና ዶኔትስክ ሪፐብሊኮች ያካተተ ነበር። በህዝበ ውሳኔው ውጤት የተደናገጠችው ዩክሬን ምዕራባውያንን “ትርጉም ያለው ወታደራዊ ድጋፍ አድርጉልኝ” ስትል ተማጸነች የህዝበ ውሳኔው ድምጽ አሰጣጥ መጠናቀቁን ተከትሎ በተካሄደው ቆጠራም 96 በመቶ ዩክሬናውያን ሩሲያን ለመቀላቀል መወሰናቸውን የሞስኮ ደጋፊ ባለስልጣናት ገልጸዋል። አራቱም የዩክሬን አካባቢዎች በህዝበ ውሳኔ ሩሲያን ለመቀላቀል መወሰናቸውን ተከትሎ ከፍተኛ ድንጋጤ ውስጥ የገባቸው ዩክሬን፤ የምዕራቡ ዓለም ትርጉም ያለው ወታደራዊ ድጋፍ ያድርግልኝ ስትል ተማጽናለች። ሩሲያ በበኩሏ ሞስኮ፤ በሩሲያ ኃየሎች ስር የሚገኙትን የዶንባስ ግዛቶችን ለመከላከል ስትራቴጂካዊ የኒውክሌር ጦር ማሳሪያ ልትጠቀም እንደምትችል ማስጠንቀቋ ይታወሳል።
ዝኸበርካ ጀነራል ኣበበ፡ ብግምት ናይ ሎሚ ሰለስተ ዓመት ኣቢሉ ይኸውን ኣብ ሕቡራት ሃገራት ኣመሪካ ብሕጊ ካልኣይ ድግሪ (ማስተርስ) ኣጽኒዕካ ከም ዝተመረቕካ፡ ኣብ’ቲ ካልኣይ ድግሪ ዝሓዝካሉ፡ ዓለማዊ ሕጊ ብዛዕባ ኣጠቓቕማ ማያዊ ባሕሪ እንታይ ከም ዝብል፡ ቅድሚኡ ኣብ ኣእምሮኻ ዘይነበረ ሓድሽ ግንዛቤ ከም ዝረኸብካ፡ ካብ’ቲ ዝረኸብካዮ ሓበሬታ ተበጊስካ ድማ፡ ኢትዮጵያ ናይ ግድን ኣፍ ደገ ባሕሪ ክህልዋ ኣለዎ ኣብ ዝብል መደምደምታ ከም ዝበጻሕካን ኣብ ሓንቲ “ኣዲስ ኣድማስ” ዝተባህለት ብኣምሓርኛ ትሕተም ሰሙናዊት ናይ ብሕቲ ጋዜጣ ኣንቢበ ነይረ። ኣብ’ቲ ጋዜጣ ዘስፈርካዮ ጽሑፍ፡ ወደብ ዓሰብ ከም ቀዳማይ ምርጫ፡ ብሕጋዊ ኣገባብ፡ እዚ እንተዘይሰሊጡ ከኣ፡ ብሓይሊ ናብ ኢትዮጵያ ክምለስ ኣለዎ ዝብል መልእኽቲ ኣመሓላሊፍካ ነይርካ። ኣብ’ቲ ንዂናት ዝዕድም ስሱዕ ናይ ጎበጣ መጸዋዕታኻ፡ ዓባይ ኢትዮጵያ ንንእሽቶ ኤርትራ ብስነ-መጎት ሓይሊ ኣንበርኪኻ ድሌታ ክትገብር ከም እትኽእል፡ ከም ጭቡጥ ናይ’ዚ ተኽእሎ’ዚ “እነሆ ኮሚሽን ዶብ ንኤርትራ ኣብ ዝወሰኖ ባድመ ብሓይልና ንነብር ኣለና። መን ኢኹም ዝበለና ሓይሊ የለን። ስለዚ ብተመሳሳሊ ንወደብ ዓሰብ ብሓይሊ ክንሕዛ ኣለና። ስርዓት ካፒታሊዝም ናይ ሓይሊ’ዩ። ኢትዮጵያ ድማ ብዙሕ ህዝቢ ዘለዋ ኣብ ዞባ ቀርኒ ኣፍሪቃ ኸኣ ተጽዕኖ ትፈጥር ሃገር’ያ ዝብል ነይሩ። እዚ ኣበሃህላ’ዚ ቃል ብቓሉ መንግስቱ ሃይለ ማርያም ኣብ’ቲ የመንግስቱ ሃይለ ማርያም ትዝታዎች ዝብል ብወ/ሮ ገነት ኣየለ ዝተደርሰ መጽሓፍ፡ ኣስፊርዎ ዘሎ መልእኽቲ ተመሳሲሉኒ። መንግስቱ ሃይለ ማርያም ብዛዕባ’ቲ ኣብ መንጎ መንግስቲ ኢትዮጵያን ጉጅለ ህግደፍን ዝተኻየደ ብዶብ ዝተመኽነየ ኣብራሲ ኲናት ዘለዎ ርእይቶ ተሓቲቱ ክምልስ እንከሎ፡ ወያኔዎች ኣሰብን ብሃይል መያዝ ይችሉ ነበር። ( ወያኔ ንዓሰብ ብሓይሊ ክሕዝዋ ይኽእሉ ነይሮም) ኢሉ። ሓታቲት ቀጺላ፡ ዓለም ለኻዊ ሕጊ ተጽዕኖ ኣይገብረሎምን ዝብል ሕቶ ወሰኸት። መንግስቱ ድማ ኣለም የሓይል ቋንቋ ነው የሚገባት፡ በሃይል ከተያዘ በውሃላ ምን ይመጣል ያው ወደ ህግን ወደ ዲፕሎማሲም ነው የሚያመራ። ( ዓለም ናይ ሓይሊ ቋንቋ’ዩ ዝርደኣ። ብሓይሊ ድሕሪ ምትሓዙ እንታይ ይመጽእ። ናብ ሕግን ዲፕሎማስን’ዩ ዘምርሕ) ክብል ዝሃቦ ዓማጺ ግን ከኣ ስዑር ርእይቶ ዘኪረ ገሪሙኒ። ዝኸበርካ ጀነራል ኣበበ፡ ንስኻን መንግስቱ ሃይለ-ማርያምን ብዜግነት ከም ትራኸቡ ኣየከራኽርን። ከከም ባህሪኹም ዝፈቐደልኩም ክብረት ሃገረ ኢትዮጵያ ዘረጋግጽ መሰል ዜጋታት ድማ ዘኽብር ኢልኩም ትሕዝዎ ርእይቶ ክህልወኩም’ውን ውሁብ’ዩ። ብመሰረተ ፖለቲካዊ ማዕበያኹም ግን፡ ናይ ፖለቲካዊ ስነ-ሓሳባዊ ባህርን ናብ ወሳንነትን ህዝብን ፍትሕን ዝዘንበለ ኣረኣእያ ፍልልይ ክህልወኩም’ዩ ትጽቢት ዝግበር። ብሓጺሩ ናተይ ትጽቢት ከምኡ’ዩ። ብድሑር ባህላዊ መስፉናዊ ንጉሳዊ ስርዓት ተኾስኲሱ ዝዓበየ መራሒ ፋሽሽታዊ ስርዓት ደርግ ነበር መንግስቱ ሃ/ማርያምን፣ ብደርባውን ብሄራውን ወጽዓ ሰብኣውን ደሞክራስያውን መሰሉ ዝተነፍገ ህዝቢ ሓራ ንምውጻእ፡ ፍትሓዊ ህዝባዊ ሕቶ ኣልዒሉ ብንጹር ፖለቲካዊ መስመሩን ህዝባዊ መትከላዊ ጽንዓቱን ብኣብነት ኣብ ዝጥቀስ ውድብ ህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ ን17 ዓመታት ተጋዲሉ፡ ካብ መስዋእቲ ንስክላ ተሪፉ፡ ብዓሰርተታት ኣሽሓት ዝቑጸሩ ጀጋኑ ስውኣትን፡ ልዕሊኦም ዝቑጽሮም ሓርበኛታት ውጉኣት ሓርነትን ከፊሉ፡ ዝተበገሰሉ ህዝባዊ ዕላማ ዘዐወተን፣ ኣብ ዝለዓለ ጽፍሒ ፖለቲካውን ወተሃደራውን ኣመራርሓ ዝበጽሐ ጀነራል ኣበበን ልኡላውነት ኤርትራ ብሓይሊ ብምጉባጥ ብዋሕዚ ደም ኤርትራውያን ብልጽግትን ሕፍርትን ኢትዮጵያ ምርኣይ ኣብ ዝብል፡ ጸረ-ህዝብን ጸረ-ኣህጉራዊ ሕግን ኣብ ዝኾነ ባህሪ ተራኺቦምም፡ ኣብ ሓንቲ ናይ ምኩሓት ጃልባ ድማ ክሳፈሩ፡ ንምእማኑ ዘጸግም ስጊንጥር ዝኾነ ክስተት’ዩ። ዝኸበርካ ጀነራል ኣበበ፡ ኮለኔል መንግስቱ ብስነ-መጎት ሓይሊ፡ ደም ኤርትራውያን ክውሕዝ ብምግባር ብልጽግና ኢትዮጵያ እንተተመነየ ፍጹም ኣይገርምን። ስለምንታይ’ሲ ፖለቲካዊ ማዕበያኡ ከምኡ ስለ ዝኾነ። ካብ መጀመርያ ፖለቲካዊ ኣተሃናንጻኡ ንነገራት ብዓይኒ ፍትሕን ሕግን ክርእን ከመሓድርን ዘኽእሎ ህዝባዊ ባህሪ ኣይነበሮን። መዕቀኒ ናይ መንግስቱን ብጾቱን ህዝቢ ኢትዮጵያ ካብ ህዝቢ ኤርትራ ይበዝሕ፡ ሰራዊትና ካብ ሰራዊት ኤርትራ ይበዝሕ፡ ኣጽዋርና ካብ ኣጽዋር ኤርትራ ይበዝሕን ይረቅቕን ዝብል ‘ምበር ነገራት ብዓይኒ ፍትሒ ዘርኢ ፖለቲካዊ መነጽር ኣይነበሮን። የብሉን ድማ። እዚ ዓማጺ ፖለቲካዊ ተፈጥሮ ንህዝብታት ኤርትራ ጥራሕ ዘይኾነ ነቲ ዝበቖለሉን ስለኻ ዝብሎ ዘሎን ብሄራትን ብሄረ-ሰባትን ህዝብታት ኢትዮጵያ’ውን ከም ዘይምሕር ብተግባር ዝተራእየ’ዩ። ንከም’ዚ ዓይነት ከኣ ከም’ቲ ብተግባር ዝተገብረ ተቓሊስካ ትስዕሮን ትፋረዶን ‘ምበር፡ ስለምንታይ ከም’ዚ ዓይነት ናይ ዓመጽ ርእይቶ ሒዙ ኢልካ ኣይትግረመሉን። ውላድ ህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ፡ ጀነራል ኣበበ ተ/ሃይማኖት ኣብ ከም’ዚ ዝበለ ሕሱር ዕዳጋ ወሪዱ ኣብ መስመር ትምክሕተኛታትን ወረርትን ተሓዊሱ ቆምጣዕጣዕ ክብል ምርኣይን ምስማዕን ግን ንኽብሪ ጅግና ህዝቢ ትግራይን መሪሕ ውድቡ ህ,ወ,ሓ,ት, ኣይምጥንን። ኣዝዩ ዘሕፍር’ዩ። ነቶም ህዝቢ ኣብ ዝሃለወ ህያሉ መሰሉ ክኽበር ኣለዎ። ዓመጽቲ ድማ ኣብ ዝሃለው ይሃልው ንህዝቢ ስለ ዘይውክሉ ብህዝባዊ ቃልሲ ክወገዱ ኣለዎም እናበሉ ብኽብሪ ዝሓለፉ ጀጋኑ ስውኣት ተጋደልቲ ህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ ምርኻስ’ዩ። ካብ ህዝባዊ ሕድሪ ሰማእታት ምኽሓድ ዝዓቢ ሕልናዊ ገበን ድማ ዘሎ ኣይመስለንን። ጀነራል ኣበበ፡ ሰብ’ኮ መዋቲ ‘ምበር ነባሪ ኣይኮነን። ነባሪ፡ ጽቡቕ ግብርን ቅኑዕ ሕልናን ጥራሕ’ዩ። ብድሕሪ በዓል ቤቱ ኣፍ ኣውጺኡ ዝዛረብ ጽቡቕ ባህርን ተግባርን። ጀነራል ኣበበ፡ ነዚ እከለ ዝተባህለ ደራሲ ከም ዝበሎ፡ ኣነ ድማ ከም ዘጽናዕክዎ እናበልካ ኣብ ጋዜጣ ኣዲስ ኣድማስ ዘስፍርካዮ፡ ንዳግማይ ጎበጣ ልኡላውነት ኤርትራ ዝጽውዕ መልእኽትኻ ኣብ እዋኑ መልሲ ክህበሉ ነይሩኒ። “ካብ እግሪ መልሓስ ይዕንቀፍ” ኣብ ዘይድሊ ግዝያዊ ስምዒት ኣትዩ ‘ምበር፡ ካብ ዝጸንሖ መሰረታዊ ናይ ባህሪ ለውጢ ገይሩ፡ ወራሪ ሕልና ኣማዕቢሉ፡ ብርግኣት ሓሲብሉ ከምዚ ኣይብልን ዝብል ተረድኦ ስለ ዝነበረኒን ኣፍኲሰ ድማ ስለ ዝረኣኽዎ ግን ኣይገበርክዎን። ካብ ሰማይ ናብ ምድሪ ዓይነት ወሪድካ ኣብ ደምበ ወረርቲ ተሰሪዕካ ኣብ ፖለቲካዊ ድሕረት ከረውረው ትብል ዝብል ግምት በፍጹም ኣይነበረንን። ፖለቲካ ኢትዮጵያ ካበይ ናበይ? ናይ ድሕነት መጠንቀቕታ ደወል። ኣበበ ተ/ሃይማኖት (ሜጀር ጀነራል) ሓምለ 2011 ( ሓምለ 2019) ትብል መቐጸልታ ናይ’ቲ ኣብ ላዕሊ ዘሎ ርእይቶኻ ዝኾነ፡ ንሕና ልዕሊ 100 ሚሊዮን ህዝቢ ስለ ዝኾና ኣብ ዞባ ቀይሕ ባሕሪ ተጽዕኖ ፈጠርቲ ክንከውን ኣለና። ከምኡ ክንከውን ከኣ ናይ ግድን ወደባት ኤርትራ ብሓፈሻ፡ ወደብ ዓሰብ ከኣ ብፍላይ ኣብ ኢድና ከነእቱ ኣለና ዝብል መጸዋዕታ ትግብር መጽሓፍካ ምስ ኣንበብኩ ግን፡ ብፍልጠት ትግብሮ ከም ዘለኻ ኣሚነ። ማስተር ማይንድ ( ናይ ድሕሪት ቀላሲ) ኮይንካ ንልኡላውነት ኤርትራ ወሪርካ ካብ ኤርትራውያን ብዝነዝዕ ዋሕዚ ደም ብልጽግትን ሕፍርትን ኢትዮጵያ ክትርኢ ትሰርሕ ምህላውካ ብዘየደናግር ተረዲአ። ጀነራል ኣበበ፡ ትማሊ ብስም ወጽዓ ህዝቢ ትግራይ ኣብ ህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ ኮይንካ ክትጋደል እንከለኻ፡ ዓማጺ ባህሪኻ ሓቢእካ ‘ምበር፡ በቲ ነቕ ዘይብል ህዝባውን ደሞክራስያውን መትከላት ህወሓትን ታሪኻዊ፡ ሕጋውን ፍትሓውን መርተዖ ዘለዎ ናይ ኤርትራውያን ናይ ሃገርነትን መንነትን ፍትሓዊ ሕቶን ልባዊ እምነት ዝወነነ ተጋዳላይ ኣይነበረን ኣብ ዝብል መደምደምታ ክበጽሕ ከኣ ደሪኹኒ። ስለምንታይ’ሲ ብኤርትራውያን ዝተላዕለ ናይ ሃገርነትን መንነትን ሕቶ ናይ ውጹዓትን ግፉዓትን ናይ መሰል ሕቶ’ዩ። ንጀነራል ኣበበ ዘዕበየ ህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ ሕቶ ህዝቢ ኤርትራ ናይ መግዛእቲ ሕቶ’ዩ ኢሉ ካብ መጀመርያ ክሳብ ሕጂ ኣብ መትከሉ ክጸንዕ ዝገበሮ ብቐንዱ፡ ካብ ህዝባዊ ባህሪኡ ዝምንጩን፡ ንገዛእ ርእሱ ክብልን ‘ምበር ንኤርትራውያን ከሐጉስ ኢሉ ዝወሰዶ መርገጽ ከምዘይኮነ ርዱእ’ዩ። ህወሓት ብሓሳብ ጥራሕ ዘይኮነ ብተግባር ክሳብ ብናይ ህይወት መስዋእትነት ንፍትሓዊ ሕቶ ህዝብታት ኤርትራ ደጊፉ’ዩ። ሕጂ’ውን ካብ መትከሉ ፈልከት ኣይበለን። ቅኑዕ ህዝባውን ፖለቲካውን መርገጽ ዝበሃል እዚ’ዩ። ናብ ህዝቢ ዝወገነይ ህዝባዊ ፖለቲካዊ ባህሪ ከም ሕብሪ ነፋሒቶ ኣይቀያየርን። ዝኸበርካ ጀነራል ኣበበ፡ ህይወት መተካእታ ዘይብላ ሓንቲ’ያ። ፖለቲካዊ እምነት ወይ ኣረኣእያ ከኣ ክልተ ምርጫ ጥራሕ’ዩ ዘለዎ። ህዝባዊ፡ ደሞክራስያዊ፡ ፍትሓዊ ምዃን ወይ ድማ ጸረ-ህዝቢ፡ ጸረ-ደሞክራሲ፡ ወራሪ ዓማጺ ምዃን። ጀነራል ኣበበ ወዲ ውጹዓት ነይርካ። ሕቶ ውጹዓት ክትምልስ ተጋዲልካ። ሕቶ ህዝቢ ኤርትራ እወ ናይ መግዛእቲ ሕቶ’ዩ። ፍትሓዊ ሕቶ’ዩ ኢሉ ብመትከል ኣብ ዝኣምን ብተግባር ድማ ናይ ህይወት ዋጋ ኣብ ዝኸፈለ ውድብ ህወሓት ዓቢኻ። ዕድመኻ ምስ ደፍኣ፣ ተመክሮ ምስ ወሰኽካ፡ ደረጃ ኣካዳሚያዊ ዓቕምኻ ኣዕቢኻ በዓል ክልተ ድግሪ እሞ ኸኣ ናይ ሕጊ በዓል ሞያ ምስ ኮንካ፡ መንገዲ ፍትሒ ገዲፍካ መንገዲ ዓመጽ ክትክተል ምምራጽካ፡ ሕልናኻስ ፈሊጥናዮ ግን ሕልናና ኣይግበሮ ዘብል’ዩ። ጀነራል ኣበበ፡ የኢትዮጵያ ፖለቲካ ከየት ወዴት? ትብል 367 ገጽ ዝሓዘት መጽሓፍካ፡ ካብ ገጽ 34-ክሳብ ገጽ 149 ብዛዕባ ሃገረ ኤርትራ ባሕርን ወደባታን፡ ኢትዮጵያ ብከመይ ዋንነት ኣፍደገ ባሕሪ ትውንን’ያ ትገልጽ። ኤርትራ ቅድሚ ብመግዛእቲ ጣልያን ከም ሓንቲ ዶባታ ዝተነጸረ ልኡላዊት ሃገር ኮይና ዝተደኮነትሉ 1890 ዝነበረ ታሪኻዊት ምትእስሳር ናይ’ዞም ሎሚ ነናቶም ልኡላውያን ሃገራት ወኒኖም ዝርከቡ ህዝብታት ኤርትራን ኢትዮጵያን ኣመልኪትካ ዝገለጽካዮ፡ ነቲ ሽዑ ምእኩል ኢትዮጵያዊ ሃገርነት ከም ዝነበረ ዝትርኽ መደናገሪ ሸነኹ ገዲፍካ፡ እቲ ካልእ ዘመጉሶ ‘ምበር ዝፈላለየሉ ኣይኮንኩን። ምኽንያቱ ቅድሚ 1890 ኤርትራዊ ሃገርነት ኣይነበረን። ኢትዮጵያዊ ሃገርነት’ውን ኣይነበረን። እቲ ህዝቢ ግን ዝተነጸረ ልኡላውነትን ዶብን ብዘይብሉ ይራኸብ ነይሩ። ይደጋገፍ ነይሩ። ብመውስቦ ይተኣሳሰር ነይሩ። ተመሳሳሊ ባህሊ ሃይማኖት ቋንቋ ነይርዎ እዚ ኩሉ እወ ሓቅኻ። ሕጂ’ውን ከም ህዝብታት ተመሳሳሊ ባህሊ፡ ቋንቋ፣ ሃይማኖት፣ ትውልዲ ምትእስሳርን ምድግጋፍን ኣሎ። ንቕድሚት’ውን ክቕጽል’ዩ። ጀነራል፡ መጽሓፍካ ሓቀኛ ታሪኽ ተዘንቱ’ያ። ብኣንጻሩ ከኣ ነቲ ናይ ሓሶት ድርሳናት ከም ጭቡጥ መረዳእታ ብምውሳድ መሳፍንትን ጸረ-ህዝብን መራሕቲ ኢትዮጵያ ኣብ ልዕሊ ኤርትራ ዝኽተልዎ ዝነበሩ ጎበጣ ከተቆናጁ ትፍትን’ያ። እዚ ከኣ ተገራጫዊ ባህርን ተገራጫዊ መርገጽን ከም ዘለካ’ዩ ዝምስክር። ብካልእ ኣገላልጻ ዝሃነጽካዮ ምፍራስ ማለት’ዩ። ካብ ተጋራጫዊ ፖለቲካዊ ባህሪኻ ዝምንጩ ተጋራጫዊ መርገጽካ እንታይ ከም ዝመስል ተመልከት፡- ኣብ ገጽ 34 ህዝብታት ኢትዮጵያን ኤርትራ ስለምንታይ’ዮም ከም ሓንቲ ሃገር ሓቢሮም ክነብሩ ዘይከኣሉ? ህዝብታት ኤርትራን ኢትዮጵያን ኣብ ዘመናዊ ታሪኾም ሓቢሮም ክነብሩን ዘይክነብሩን ኣብ ታሪኻዊ ምዕራፋቶም ወሰንቲ ዝነበሩ ኩነታትን ፍጻሜታትን ከምኡ’ውን ኣብ መመድረኹ ዝነበሩ ቀንዲ ተዋሳእትን ብግቡእ ምርዳእ የድሊ። ኣብ ኤርትራን ኢትዮጵያን ኣመልኪቶም ንዝለዓሉ ሕቶታትን ኣደናገርቲ መደምደምታታትን ተመሳሳሊ (ዝተቐራረበ) ናይ ኣገንዝቦ ኣንፈት ክሕብር ይኽእል ካብ ዝብል እምነት ተበጊሰ’የ እዚ መጽሓፍ ክጽሕፍ ዝመረጽኩ። ቀጺልካ ኣብ ገጽ 35 ድማ ህዝብታት ኢትዮጵያን ኤርትራን ከመይ ክፈላላዩ ከም ዝኸኣሉ፡ ብሓደ ክነብርሉ ዝኽእሉ ኣጋጣሚታት ከመይ ከም ዝባኸነ፡ ህዝብታት ኤርትራ ድሕሪ ነጻነቶም ምርግጋጾም ክልቲኦም ሃገራት ብዝተፈላለየ መልክዕ ዝምዕብልሉ ዕድል ንግዚኡ’ውን እንተኾነ ከመይን ብመንን ከም ዝተሰናኸለ ንምርኣይ ዘኽእል’ዩ። ናይ ህዝብታት ሓድነት ኣድላዪ ካብ ኮነ፡ እቶም ዝተረኽቡ ዕድላት ከመይ ፈሺሎም ዝብል ምርኣይ ጠቓሚ’ዩ ብዝብል’ያ ትጅምር መጽሓፍካ። ኣብ’ቲ ብዙሕ ገጻት ዝሸፈነ ተንታን፡ ኣብ መንጎ ኢጣልያን ምኒልክን ብ1900፡ 1902፡ 1908 ዝተግብረ ናይ ወሰን ስምምዓት ኣብ መንጎ ሓቂ ምቕባልን ካብ ሓቂ ምህዳምን ተማቲእካ። ጣሊያን ንኢትዮጵያ ዳግማይ ኣብ 1928 ግእዝ ምስ ወረረታ እቲ ቅድሚኡ ዝነበረ ስምምዓት ከምዘይሰርሕን ከም ዝፈረሰን፡ ስለዚ ከኣ ኢትዮጵያ በቲ ምስ ጣልያን ዝገበረቶ ስምምዓት መሰረት ኣፍ ደገ ባሕሪ ክትስእን የብላን። ናይ ግድን ኣፍ ደገ ባህሪ ክትውንን ኣለዋ ኢልካ። ኣብ ገጽ 41 ቲኦዶር ቮስታል (29) ዝተባህለ ተመራማሪ ፖለቲካዊ ቀርኒ ኣፍሪቃ፡” ምኽንያቱ እንታይ ይኹን እንታይ ምኒልክ ጣልያን ናይ ኤርትራ ገዛኢ ኮይኑ ክቕጽል ምፍቃዱ፡ ንኢትዮጵያ ቀጻሊ ናይ ሽግር ምንጪ ፈጢሩ። ብተወሳኺ ውሕስነት ዘለዎ ኣፍ ደገ ባሕሪ ናይ ምርካብ ወርቃዊ ዕድል ኣምሊጥዎ’ዩ” ከም ዝበለ ብምግላጽ ድማ፡ ቀጺልካ፡ ህዝብታት ኤርትራ ኣብ ትሕቲ ግዝኣት ጣልያን ምውዳቖም፡ ነጻነቶም ኣረጋጊጾም ንዝቐጸሉ ህዝብታት ኢትዮጵያ ኣብ ሓዘን ዘእቱ ፍጻሚ’ዩ ነይሩ። ድሕሪ ዓወት ዓድዋ ኢትዮጵያውያንን ኤርትራውያንን ኣብ ሓደ ሃገር ዝነብርሉ ኩነታት ናይ መጀመርያ ዕድል መኺኑ ኢልካ። ኣብ’ዚ መጎተኻ ኤርትራን ኢትዮጵያን ክልተ በበይነን ሃገራት ከም ዝኾና’ውን ትኣምን። ኣብ ትሕቲ መግዛእቲ ጣልያን ዝወደቑ ኤርትራውያንን ነጻነቶም ኣረጋጊጾም ዝቀጸሉ ህዝብታት ኢትዮጵያን ማለት ህላዌ ክልተ ህዝብታትን ሃገራትን ‘ምበር ህላዌ ሓደ ህዝብን ሓንቲ ሃገርን ከም ዝነበሩ ኣየመልክትን። እቲ ሓቂ ከኣ ንሱ’ዩ። ኣብ ገጽ 42 ካልኣይ ወርቃዊ ዕድል ኣብ ትሕቲ ዝብል ኣርእስቲ ድማ፡ ናይ ሃገርና ናይ ወጻኢ ዝምድናታት ወኪል ዝነበረ ቀዳማይ ሚኒስተር ኣክሊሉ ሃብተወልድ ኣብ መንጎ ሓያላን መንግስታት ዝነበረ ዘይምድርድዳእ ተጠቒሙ፡ ንውድብ ሕቡራት ሃገራት መሰረት ብምግባር፡ ናይ ኩሉ ኣይኹን ‘ምበር ብውሕዱ ብዝተወሰነ ደረጃ ድሌት ህዝቢ ኤርትራ ተሓዊስዎ፡ ኤርትራ ብመልክዕ ፈደሬሸን ናብ ኢትዮጵያ ተጸንበረት። እንተኾነ ግን እቲ ፈደሬሽን ድሌት ህዝብታት ኤርትራ ብረፈረንዱም ብዘይምክያዱ መብዛሕቲኦም ነቲ ረፈረንዶም ደጊፎም ወይስ ተቓዊመሞ ዝብል ንምፍላጥ ኣጸጋሚ’ዩ። ኣከራኻሪ ርእሰ ጉዳይ’ውን ኮይኑ። ይኹን ግን ብሰለስተ ምኽንያት ኣዕጋቢ ነይሩ ክበሃል ይከኣል። ሓደ ህዝብታት ኢትዮጵያን ኤርትራን ብሓደ ኣብ ሓንቲ ሃገር ዝነብርሉ ኩነታት ፈጢሩ።ግን እንታይ ይገበር እቲ ኩሉ ዝተደርፈሉን ናይ ህዝቢ ደገፍ ረኺቡ ዝነበረን መስርሕ፡ ገዛእቲ ዝሑል ማይ ክዕየምሉ። ንሃገርና ድማ ናብ ክትወጽኦ ዘይትኽእል ዘይጻሒ ጸገም ኣእትዮማ ኢልካ ድማ ትማጎት። ቀጺልካ ኣብ ገጽ 43 ከኣ፡ “ባይ ባይ ፌደሬሽን” (ደሓን ኩኒ ፈደሬሽን) ኣብ ትሕቲ ዝብል ኣርእስቲ ድማ፡ ኣብ ኤርትራ መሰረቱ ዝገበረ ተመክሮ ክብረት ሰብኣውን ደሞክራስያውን መሰል ህዝብታት ነይሩ፡ ገዛእቲ ስርዓታት ሃገርና ኣገዛዝኣኦም ክሳብ ክንደይ ብጸልማት ዝተዋሕጠ ምዃኑ ስለ ዝተገንዘቡ ግን፡ ነቲ ኩነታት ቀልጢፎም ዓፈንዎ። ፈደሬሽን ብምፍራስ ድማ ኢትዮጵያ ክትወጽኦ ኣብዘይትኽእል ኲናት ኣእትዮማ። ገዛእቲ ኢትዮጵያ ንፈደሬሽን ኣብ ሳልሳይ ዓመቱ ብመንጽር ሕጊ ወሳኒ ዝበሃል ስጉምቲ ወሰዱ። ኣብ 1952 ካብ ውድብ ሕቡራት ሃገራት ሕጋዊ ስምምዕ ብምግባር ዝተቐበልዎ ቅዋም ኤርትራ፡ ኣብ 1955 ኣብ ዝተመሓየሸ ሕገ-መንግስቲ መሰረት እቲ ፈደሬሽን ሕጋዊ መሰረት ከይህልዎ ገበሩ። ደሞክራስያዊ ዝኾነ ቅዋም ኤርትራ ዝጥሕስ፡ ናይ ኤርትራውያን ናይ ርእሰ ምምሕዳር መሰል ናብ ዜሮ ዘውርድ ብፍጹማዊ ናይ ሃይለ ስላሴ ዘውዳዊ ኣገዛዝኣ ዘካተተ’ዩ ዝኾነ። ባዕሎም ፈደሬሽን ክፈርስ ወሲኖም ክንሶም፡ ብመንገዲ ባይቶ ኤርትራ ክፈርስ ንምግባር ሽውዓተ ዓመት ከም ዝወሰደሎም ንግንዘብ ኢልካ ድማ ትመክር። ጀነራል ኣበበ ኣብ ገጽ 51 ድማ ከምዚ ኢልካ፡- ኤርትራውያን እዚ ኩሉ በደል ክፍጸሞም እንከሎ፡ መሰሎም ምሉእ ንምሉእ ኣብተገፈሉ ግዜ፡ ኣይንግዛእን ኢሎም ዕጥቃዊ ቃልሲ ምጅማሮም ዘወድስ ወይ ዘኾንን? ኢልካ ትሓትት ‘ሞ፡ ኤርትራውያን ስለምንታይ ዓሪፎም ኮፍ ዘይብሉ ማለት፡ ህዝብታት ኢትዮጵያ ንስርዓት ደርግ ብዕጥቃዊ ቃልሲ ክገጥምዎ ኣይነበሮምን ከማለት ዝውሰድ’ዩ። እቲ ዝነበረ ኩነታት ንቃልሲ ስለ ዝዕድም’ዩ ህዝቢ ኤርትራ ይኹን ኢትዮጵያ ዕጥቃዊ ቃልሲ ዝመረጹ ኢልካ ድማ ባዕልኻ ትምልሶ። ኣብ’ዚ ሓቂ ተዛሪብካ። ቀጺልካ ኣብ ገጽ 57፡ ነጻነት ኤርትራ ኣብ ኣፈጻጽማ ዝነበሮ ጉድለት እንታይ ይኹን እንታይ ናይ ኩሎም ህዝብታት ናይ መሰል ተጠቃምነት ዘረጋግጽ ከም ብሓድሽ ሓቢሮም ዝነብርሉ ባይታ ካብ 1983 -1990 ግእዝ ተፈጢሩ ነይሩ። ግን እንታይ ይገበር ሻዕብያ ዘርጊዎ። ኣብ ገጽ 63 ድማ ኲናት ምስተጀመረ ኣብ ህዝቢ ብፍላይ ከኣ ኣብ መንጎ ምሁራት ዝተፈላለየ ኣረኣእያ ነይሩ። ገለ ሓይልታት ንኤርትራ ወሪርና ሓድነትና ነረጋግጽ ክብሉ እንከለው፡ ካልእ ከኣ ንሰራዊት ህግደፍ ኣላሽ ኣቢልና፡ ወደብ ዓሰብ ኣብ ኢድና ነእቱ ይብሉ ነይሮም። ገሊኦም ከኣ ንሻዕብያ ካብ ዶብና ኣባሪርና ናብ ልምዓትና ንመለስ ይብሉ ነይሮም። ንህዝቢ፡ ንሰራዊት፡ ከምኡ’ውን ንመንግስቲ ከርውዮን ዘይከርውዮን ዝውስን፡ ተፈጥሮ ናይ’ቲ ኲናት፡ ናይ’ቲ ኲናት ዕላማ፡ ናይ’ቲ ኲናት ኣካይዳን ኣብ ውጽኢቱ ዝህሉ ኣረዳድኣን’ዩ። ናይ’ቲ ኲናት ተፈጥሮ (ባህሪ) መንግስቲ ኤርትራ ወራሪ ስለዝኾነ እቲ ኲናት ንኢትዮጵያ ፍትሓዊ ኲናት’ዩ። ዕላማ ናይ’ቲ ኲናት ብዝምልከት፡ ላዕለዋይ ኣመራርሓ ኢህወደግ ድሕሪ ዓሚቕ ክትዕ ኣብ ውሳኔ በጺሑ ነይሩ። ናይ’ቲ ኲናት ኣዛዚ ሓይልታት ምክልኻል ኢትዮጵያ ቀዳማይ ሚኒስተር መለስ ዝመርሖ ካብ በርገስን ላዕልዎት ወተሃደራውያን ሓለፍትን ዝተወጻጽአ፡ ሓደ ማእከላይ እዚ ተጣይሱ ነይሩ። ኣብ’ዚ ክሳብ ሕጂ ክርደኣኒ ዘይከኣለ ሚኒስትሪ ጉዳያት ወጻእን ናይ ሃገራዊ ድሕነት ሓላፍን ኣብ’ቲ ማእከላይ እዚ ኣይተሳተፉን። ብመንጽር ሕጊ ማእከላይ እዚ ናይ’ቲ ጠቅላሊ ኣዛዚ ኣማኻሪ ክኸውን ‘ኳ እንተነበሮ ብተግባር ግን ብኣብዘሓ ድምጺ ይውሰን ነይሩ። ኣብ’ቲ ማእከላይ እዚ፡ ገለ ምትሕልላኻት የጋጥም ነይሩ። ብመጽር ዕላማ ናይ’ቲ ኲናት ከመይ ንወደብ” ከመይ ንተዓጠቕ፡ ከመይ ንዋጋእ፡ ኣብ ዝብሉ ናይ’ቲ ኲናት ስትራተጂ ፍልልይ ምኽሳቱ ኣይተረፈን። ዝሓየለ መጥቃዕቲ በየን ንጀምር ዝብል ገዛእ ርእሱ ዝኸኣለ ትርጉም ነይርዎ። እቲ ኲናት ከም ዘብቀዐ ክእወጅ እንከሎ፡ ብመንጽር ቀዳማይ ዕላማ ምሉእ ንምሉእ ተዓዊትና ኢና ክበሃል ይከኣል። ብመንጽር ናይ’ቲ ካልኣይ ዕላማ ግን ክንከዶ ዘለና ርሕቀት ኣይከድናን። እቲ ዕላማ ተጠሊፉ’ዩ ክበሃል ይከኣል። ዝገርም ኣበሃህላ’ዩ። ኣጽዋር ኲናት ኣብ ምግዛእ ኣብ ዝለዓለ ምፍጣት ይብጻሕ ነይሩ፡ ምስ ኣቶ መለስ ብውልቀ ኣብ ዝገበርናዮ ዝርርብ ናይ ገዛእ ርእሰይ መርገጺ ምስ ገለጽኩሉ፡ ርእይቶኡ ድማ ብኸምዚ ገሊጹለይ። ስማይ ጀቤ ክልተ ጸላእቲ’ዮም ዘለውና። ሻዕቢያን ድኽነትን። ክልቲኦም ኣሸጊሮምና ኣለው። ንሻዕቢያ ሃሪምና ቀልጢፍና ናብ ልምዓትና ገጽና ክንምልስ ኣለና። ስርዓት ደርግ ኣብ ዝተናወሐ ኲናት ስለ ዝነበረ፡ ትሕቲ ዜሮ ቁጠባዊ ትሕዝቶ ኢና ተረኪብና። ኣብ ዝሓለፈ ዓመታት ቅሩብ ክንፈሓኽ ጀሚርና ነይርና። ናብ ኣስመራ ንእቶ፡ ናቕፋ ንቐጽል ንብል እንተደኣ ኮይና ኣብ ዓዘቕቲ ክንኣቱ ኢና። ዕጥቂ ይገዛእ ኣይገዛእ ኣይኮነን እቲ መሰረታዊ ጉዳይ። ኣብኡ ምስ ኣተና መብዛሕቲኡ ሓይልና ኣብኡ ክጸንሕ ክግበር’ዩ ኢሉኒ። ኣነ ድማ ኣብኡ ዘጽንሕ ምኽንያት የብልናን ዘድልየና ፈጺምና ንመለስ ኢለዮ። ክልቲና ኣብ ዘዝሓዝናዮ መርገጽ ጸኒዕና ተፈላሊና ክትብል ኣስፊርካ ኣለኻ ጀቤ። ኣብ ገጽ 92 ከኣ፡ ስእነት ኣፍ ደገ ባሕሪ ዝሸፈኖ ፈታኒ ድኽነት ኣብ ትሕቲ ዝብል፡- ሓፈሻዊ ናይ ኤርትራ ምግንጻል ዝቃወሙ ኣለው። ናይ ኤርትራ ጉዳይ ኣቐዲሙ ዝተወደአ’ዩ ዝብሉ ድማ ኣለው። ካልኦት ከኣ ናይ ኤርትራ ናይ ባዕልኻ ዕድል ባዕልኻ ናይ ምውሳን መሰል ክሳብ ምንጻል ይወሃብ ደኣምበር፡ ሀ. ናይ ዓፋር ቀይሕ ባሕሪ ዝምልከት፣ ለ. ናይ መሰጋገሪ ቻርተር (ሰነድ) ኣፈጻጽማ፣ ሐ. ኢትዮጵያ ሕጋዊ ኣፍ ደገ ባሕሪ ናይ ምርካብ መሰል ዝነፈገ ውዑል ኣልጀርስ ኣይቅበሉን። ኣብ ፖለቲካ ኢትዮጵያ ኣፍ ደገ ባሕሪ ዝርከበሉ መፍትሒ ምድላይ ወሳኒ ጉዳይ ስለ ዝኾነ፡ ክንዮ’ዚ ኣብ ስልጣን ዘሎ መንግስቲ ክረእ ይግባእ። ኤርትራ ኣብ ትሕቲ ባዕዳዊ መግዛእቲ ካብ ዝኣተወትሉ ግዜ ንደሓር፡ ኢትዮጵያ ኣፍ ደገ ባሕሪ ረኺባትሉ ዝነበረት ብሓፈሻዊ ባይቶ ውድብ ሕቡራት ሃገራት ውሳኔ መሰረት ኣብ 1952’ዩ። እዚ ልኡላዊ መሰል’ዚ ን40 ዓመታት ዝኣክል ክጥቀመሉ ጸኒሓ። እንደገና ናይ መወዳእታ ኣፍ ደገ ባሕሪ ኣብ ትስእነሉ ጫፍ በጺሓ። ኣብ’ቲ ግዜ’ቲ ኣብ ስልጣን ዝነበረ መንግስቲ ኢህወደግ፡ ኣፍ ደገ ባሕሪ ዘስኣነና ውዑል ኣልጀርስ ተቐቢሉ ፈሪሙ። ጀነራል ካበይ ናበይ ኢኻ ትኸይድ ዘለኻ። ወይ ፍትሓውን ሕጋውን ሰብ ኩን ወይ ድማ ወራሪ ጎባጢ ኩን። ዶባዊ ግርጭት ባድመን ዋንነት ኤርትራ ዝኾነ ወደባት ዓሰብን ብጻዕን ናብ ልኡላዊ ዋንነት ኢትዮጵያ ምስግጋርን እንታይ ኣራኸቦ? ኢትዮጵያ ብዙሕ ህዝቢ ስለ ዘለዋ ናይ ግድን ዘይናታ ጎቢጣ ዋንነት ከረጋግጽ ትሓልም ብኸመይ? ኣብ ኢትዮጵያ ብዙሓት ሃብታማት ኣለው። ካብ’ቶም ሃብታማ ኣዝዮም ዝበዝሑ ድኻታት ድማ ኣለው፡ በዚ ናትካ መጎተ እቶም ድኻታት ንሕና ስለ ንበዝሕ ትካላትኩም ብሓይሊ ክንወስዶ ኢና ክብሉ ኣለዎም ማለት’ዩ። እዚ ሓደገኛ ርእይቶ’ዩ። ብዳግማይ ዋሕዚ ደምን መስዋእትን ኤርትራውያን ብልጽግቲ ኢትዮጵያ ክርኢ ዝሕልን ክፉእ ሕልሚ። ኣብ’ዛ ሃገር ተቓወምቲ ሓይልታት ኢትዮጵያ ስልጣን እንተዝሕዙ ነይሮም፡ ንውዕል ኣልጀርስ ብወግዒ ደርብዮም እዛ ሃገር ኣፍ ደገ ባሕሪ ናይ ምርካብ መሰላ ዝቕበል ሓድሽ ኣሰራርሓ ክህሉ ኣለዎ ኢሎም ምሕታቶም ነይሮም። ኣብ 1952 ዝተኻየደ ሓፈሻዊ ባይቶ ውድብ ሕቡራት ሃገራት ብዘቕረቦ ሓሳብ መሰረት ኢትዮጵያ ኣፍ ደገ ባሕሪ ክህልዋ ዝብል ኣፍልጦ ሂቡ’ዩ። ናይ ህዝብታት ኤርትራ ናይ ባዕልኻ ዕድል ባዕልኻ ናይ ምውሳን ኣፍልጦ ምሃብ ጉዳይ ናይ መትከል ጉዳይ’ዩ። ናይ ኤርትራ ነጻነትን ናይ ኢትዮጵያ ኣፍ ደገ ባሕሪ ናይ ምርካብ መሰልን ሕድሕዱ ከምዘይተሃራረም ድማ ግልጺ’ዩ። ኣብ መንጎ ክልቲአን ሃገራት ዘሎ ዶብ ዝዳኒ ሕጋዊ ኣካል (Legal Regime) ኣብ መንጎ ውድብ ሕቡራት ሃገራትን ኢትዮጵያን ዝተገብረ ስምምዕ’ዩ። ብግልጺ ንምቕማጥ ኣብ 1952 ፈ ንኤርትራ ብፈደሬሽን ምስ ኢትዮጵያ ክትወሃድ ዝገበረ ተዓወቲ ካልኣይ ኲናት ዓለም ዝኾና ኣርባዕተ ሓያላን ሃገራትን ኢትዮጵያን ዝገበራኦ ስምምዕ’ዩ። ህዝብታት ኤርትራ ናይ ባዕሎም ዕድል ባዕሎም ወሲኖም ነጻ ወጺኦም። ባህጎም ንነጻነት ብዘካየድዎ ቃልስን ዘፍሰስዎ ደምን ኣዐዊቶም። ኣብ መንጎ ኢትዮጵያን ኣርባዕተ ሓያላን ሃገራትን ዝተግብረ ውዑል ግን ብዛዕባ ናይ ህዝብታት ኤርትራ ድሌት ጥራሕ ተባሂሉ ዝተገበረ ኣይኮነን። ንሱ ዞባ ቀርኒ ኣፍሪቃን ናይ ኢትዮጵያ ሕጋዊ ኣፍ ደገ ባሕሪ ናይ ምርካብ ድሌትን ንምስኻዕ ተባሂሉ ዝተገብረ ስምምዕ’ዩ። ኣብ መንጎ ኤርትራን ኢትዮጵያን ዘሎ ናይ ዶብ ግርጭት ንምፍታሕ ዝግበር ዝኾነ ይኹን ተበግሶ፡ መሰረት ክኸውን ዘለዎ ብቀንዱ ናይ ኢትዮጵያ ኣፍ ደገ ባሕሪ ናይ ምርካብ መሰል ዘረጋገጸ 1952 ውሳኔ ውድብ ሕቡራት ሃገራት ጠቕላላ ጉባኤን ዓለም ለኻዊ ሕግን ክኸውን ኣለዎ…..ወዘተ ዝብል ጻውዒት ኣቕሪብካ። እቲ ሕድሕሩ እናተሃራረመ ዝውሕዝ መልእኽቲ ዝርዝሩ ብዙሕ’ዩ። ሸቶኡ ግን ዓባይ ኢትዮጵያ ናይ ግድን ወናኒት ኣፍ ደገ ባሕሪ ክትከውን ኣለዋ። ክትውንኖ ዘለዋ ኣፍ ደገ ባሕሪ ከኣ ኣብ ትሕቲ ልኡላውነት ኤርትራ ዝርከብ ወደብ ዓሰብ’ዩ። ጣልያን ብሓይሊ’ዩ ኣፍ ደገ ባሕሪ ኣስኢኑና። ብሓይሊ ዝተሳእና ከኣ ብሓይሊ’ዩ ክምለስ ዘለዎ ዝብል ዓማጺ ሰረተ እምነት ዘለዎ መልእኽቲ’ዩ። ኣይፋልካን ጀነራል ኣበበ። ማስተር ማይንድ ናይ ወረርቲ ክትከውን ምስ ዝመጻእካዮ ተሓጺብካ ጭካ’ዩ። ንህዝቢ ኤርትራ ቀቲልካ ንኢትዮጵያ ከተዕቢ ሓሊንካ። ሓቅኻ ኢኻ ብሰንኪ ጉጅለ ህግደፍ ዘይተጸበናዮ ረኺብና ኣብ ድኹም ኩነታት ስለ ንርከብ ንተወራዘይትን ወርርትን ፍኒሕኒሕ ዘብል ኩነታት ፈጢርና ኣለና ኢና ከም ህዝብን ሃገርን። እዚ ግን ኣባና ጥራሕ ዝተጀመረ ኣይኮነን። ኣይኮነን ኣብ ኣህጉር ኣፍሪቃ ኣብ’ተን ዝሰልጠና ዝበሃላ ሃገራት’ውን ውልቀ ምልክነትን ፋሽሽትነትን ተራእዩ፡ ምዕባሌ ህዝብታት ንድሕሪት ዝዓጽፍ ውድቀት ኣጋጢሙን’ዩ። ነገራት ብመንጽር ፍትሕን ሕግን እንተዘይተራእዩን ተመሓዲሩን ብኸምዚ ንስኻን ንዓኻ ዝመስሉን ናይ ግድን ኢትዮጵያ ዋንነት ኣፍ ደገ ባህሪ ክረክብ ኣለዋ ትብልዎ ዘለኹ ናይ ወራርቲ ሕልሚ ሰላም ይርከብ ማለት ዘበት’ዩ። ጀነራል ኣበበ፡ ማስተርስ ድግሪ ክትጽዕን ናይ ፈረንጂ መጻሕፍቲ ስለ ዘንበብካስ፡ ነቲ ኤርትራውያን ስለ ዝተግፍዑ ንመሰሎም ተቓሊሶም ደምዮም ተሰዊኦም ክውን ዝገበርዎ ልኡላዊ ግዝኣት ክትጎብጥ ተበጊስካ። ኩሉ ኣካይዳኻ ኮር ተገልበጥ ኮይኑን። ጀነራል እዛ ዓበይ ኢትዮጵያ ትብላ ዘለኻ ምኒልኪ መይቱ’ዶ ኣይመርሓን’ዩ። ሃይለ ስላሴ ኣነ ካብ ፈጣሪ ዝተለኣኽኩ’የ እናበለዶ ኣይገዝኣን’ዩ። መንግስቱ ን17 ሓመድ ድፋጫኣ ኣየስተያን ድዩ።በዚ ዝሓለፈት ገና’ውን ርጉእ ፖለቲካዊ ህይወት ዘይብላ ኢትዮጵያ ሒዝካ፡ ኣብ ኤርትራ ኣጋጢሙ ብዘሎ ግዝያዊ ልዕልነት ውልቀ ምልክን ዘይርጉእ ኩነታት ተበሊጽካ ሓንሳብ ብሕጋዊ ካልእ ግዜ ከኣ ብሓይሊ ዝብል ዕንደራ ብደም ኤርትራ ብልጽግቲ ኢትዮጵያ ክትርኢ ኢልካ ሓሊምካ። ዝኸበርካ ጀነራል ኣበበ፡ ሱር ስደደ ድኽነት ናይ ኢትዮጵያ’ኮ ጠንቁ ፖለቲካዊ ዘይምርግጋእ ‘ምበር ኣፍ ደገ ባህሪ ዘይምህላው ኣይኮነን። ኢትዮጵያ ‘ኮ ብተፈጥሮ ሃብታም ሃገር’ያ። ጻዕራም ህዝቢ ድማ ኣለዋ። ከም’ቲ ነፍስሄር መለስ ዜናዊ ዝበሎ ርጉእ ፖለቲካዊ ኩነታት ብቑዕ ህዝባዊ ኣመራርሓን እንተሃልዩ ኣፍ ደገ ባህሪ ከይወረርካ ብገንዘብካ ትሽምቶ ግኡዝ ነገር’ዩ። ኣብ ዝሓለፈ ዓመታት ኣብ ኢትዮጵያ ዝተራእየ ቅልጡፍ ዕቤት ከኣ ጭቡጥ መረጋገጺ’ዩ። ኤርትራ ክልተ ባህሪ፡ ክልተ ወደባትን ደሴታት ትውንን ክንሳ፡ ህዝባዊ ሕጋዊ ብቑዕ ፖለቲካዊ ኣመራርሓ ብዘምርካባ’ቲ ጭቡጥ ምንጪ ቁጠባዊ ኣታዊ ክኸውን ወደባት ንልዕሊ ክልተ ዓሰርተ ዓመታት ካብ ጠቕሚ ወጻኢ ኩይኑ ህዝብታት ኤርትራ ኣብ ትሕቲ ድኽነት ይነብሩ ምህላዎም ድማ ካልኣይ መረጋገጺ’ዩ። እሞ ጀነራል ኣበበ፡ ምስኩሉ ተመክሮኻ፡ ደረጃ ትምህርትኻ፡ ወተሃደራዊ መዓርግካ ኣብ ከም’ዚ ዝበለ ረሳሕ ረግረግ ምውዳቕካ ኣዝየ እሓዝን። ሕልምኻ ኣዝዩ ሕማቕ ስለ ዝኾነ ሓይሊ ኣይሃብካ ድማ እብለካ። እንተ ተገራጫዊ ባህሪኻ ብተገራጫዊ መርገጽካ ምግላጽካ ግን የቐኒየልና። ኤርትራውያን ጉዳይና ናበይ ይኸይድ ኣሎ ብኣንክሮ ክንከታተል፡ ክንወደብን ዘቤታዊ ጸላኢና ኣብ ዝሓጸር ግዜ ክነባርር ድማ ኣጽውዕ።
The portal Vatican News uses technical or similar cookies to make navigation easier and guarantee the use of the services. Furthermore, technical and analysis cookies from third parties may be used. If you want to know more click here. By closing this banner you consent to the use of cookies. I AGREE Allegro giocoso, ma non troppo vivace መርሓ ግብሪ ፈነወ ብጽዕ ኣቡነ ዱፈ፥ እቲ ብድሆ ምስ ስደተይናታት ሓቢርካ ምጒዓዝ ቫቲካን ብጽዕ ኣቡነ ዱፈ፥ እቲ ብድሆ ምስ ስደተይናታት ሓቢርካ ምጒዓዝ “ምስ ስደተይናታት ኣብ ናይ ሓባር ጉዕዞ” ብዝብል መጸውዕ ዝተበገሰ ኣብ ዕለት 20 ሰነ ዓለም ሓቆፍ መዓልቲ ስደተይናታትን ተመዛበልትን ዝዛዘም፥ ናይ ስደተይናታት ተመክሮ ምክፋል ዝብልን፡ ምርኻብን ሓባራዊ እንግዶት ምንባርን ከምኡ እውን ነፍሲ ወከፍ ስደተይናታት ሒዝዎ ዝመጸ ታሪኽ ምስኡ ኮይንካ ምክፋል ናይ ምሉእ ኵለንተናዊ ሰብኣዊ ዕብየት ኣገልግሎት ዝሓልይ ጳጳሳዊ ላዕለዋይ ቤት ጽሕፈት ዋና ጸሓፊ ምስ ዜና ቫቲካን ኣብ ዘካየድዎ ቃለ መሕትት፥ ስደተይናታት ከም ሰብ መጠን ኪኽበሩ ከም ዘለዎም እቲ “ናይ ሓባር ጉዕዞ” ብዝብል መጸውዕ ዝተፈላለያ ናይ ቅድስቲ መንበርን ናይ ኵላዊት ቤተ ክርስቲያን ግብረ ሰናይ ማሕበራት ዝጥርንፍ ካሪታስ ኢንተርናዚዮናሊስ “ካብ ዕለት 27 መስከረም 2018 ዓ.ም. ክሳብ ዕለት 20 ሰነ 2021 ዓ.ም. ዝካየድ ዘሎ ወፈራ ዝዛዘመሉ ዕለት ዝተቓረበ እውን እንተኾነ ናይ ሓባር ጒዕዞ ቀጻሊ እዩ” ኢሎም። ስምዖን ተ. ኣርኣያ - ሃገረ ቫቲካን “ነፍሲ ወከፍ ስደተይና ብድሕሪኡ ናይ ነዊሕ ጒዕዞ ታርኽ ዘለዎ እዩ፡ ናይ መሪር ስቓይ ተመክሮ፥ ኣብ ዝኾነ ይኹን ቦታን ኵነትን ከም ሰብ ኺርአን ተፈላጥነት ኪረክብ ዝግብኦ ቁጽሪ ዘይኮነ መጸውዕ ስም ዘለዎ እዩ” ነዚ ዝበሉ ናይ ኵለንተናዊ ምሉእ ሰብኣዊ ዕብየት ኣገልግሎት ዝሓልይ ጳጳሳዊ ላዕለዋይ ቤት ጽሕፈት ዋና ጸሓፊ ብጹዕ ኣቡነ ቡሩኖ ማሬ ዱፈ ዕለት 15 ሰነ 2021 ዓ.ም. ብምኽንያት እቲ ዕለት 20 ሰነ 2021 ዓ.ም. ዝዛዘም ዕለት 27 መስከረም 2018 ዓ.ም. ብርእሰ ሊቃነ ጳጳስት ፍራንቸስኮ ተመሪቑ ዝተበገሰ ጐስጓስ “ናይ ሓባር ጉዕዞ” ዝዛዘመሉ ዕለት20 ሰነ ዓለም ሓቆፍ መዓልቲ ስደተይናትትን ተመዛበልትን ዝዝከረሉ ዕለት እውን ምዃኑ ኣዘኻኺሮም፥ “ሰባት ኽእለቶምን ሓሳባቶም ኪግለጹን ነዚ ተውህቦ እዚ ንኽነብርዎን ከስፍሕዎን እውን ምፍቓድን ምድጋፍን፡ ንሰብኣዊ ክብረት ምጥባቕ ካብ ናብ ዝብል ዝወድቀሉ ናይ ግዜ ገደብ ዘይብሉ ኣገዳስን ቀጻልን እዩ” ከምዝበሉ ዜና ቫቲካን ኣፍሊጡ። እዚ ወፈራ እዚ ንብዙሓት ሰባት ንስደተይናታት ከም ስደተይናታት ዘይኰነስ ከም ኵሉ ሰብ መሰላትን ተውህቦን ተዘክሮን ተስፋን ዘለዎም ሰባት ምዃኖም ብዅሉን ኣብ ኵሉ ክስትውዓል ገይሩ እዩ፡ “ምስ ስደተይናታት ኣብ ናይ ሓባር ጉዕዞ” ብዝብል መጸውዕ ዝተበገሰ ኣብ ዕለት 20 ሰነ ዓለም ሓቆፍ መዓልቲ ስደተይናታትን ተመዛበልትን ዝዛዘም፥ ናይ ስደተይናታት ተመክሮ ምክፋል ዝብልን፡ ምርኻብን ሓባራዊ እንግዶት ምንባርን ከምኡ እውን ነፍሲ ወከፍ ስደተይናታት ሒዝዎ ዝመጸ ታሪኽ ምስኡ ኮይንካ ምክፋል ዝብል እዩ፡ ስለዚ ነቲ ብዛዕባ ስደተይናታት ዘሎና ኣረኣእያ ዚቕይሮ ሓባራዊ ታሪኽ ከምኡ እውን ሓባራዊ ተስፋ ዚገብሩ ናብ ሓባራዊ መጻእን ሓባራዊ ሰናይን ዚመርሕን ሕብረተሰብ ናይ ምሕናጽ ኣጋጣሚ ዘዘኻኽር መደብ እዩ” ኢሎም። እዚ ወፈራ እዚ ዘጒለሖ ዘሎ ኣዚዩ ኣገዳሲን መዳይ ንጠንቂ ስደተት ክንዓየሉ ከም ዘሎና እዩ. . . ከምቲ ር.ሊ.ጳ. ፍራንቸስኮ ዝብልዎ፥ ሓንጐፋይ ቢልና ኽንቅበሎም ከነዕቊቦም ከነተባብዕምን ከምኡ እውን ክንሓብር ኣሎና፡ ብተወሳኺ እውን ብዛዕባ እተን ስደተይናታት ዝመጹለን ሃገራት ዝያዳ ንኽንፈልጥ ብዛዕባ ዓመጽ ወይ ድኽነትን ወይ ናይ ማሓድሮ ጸገማትን ክነስተውዕልን ይገብረና። በቶም እነእንግዶም ስደተይናታት ኣቢልና ምስ እተን ዝመጹለን ሃገራት ምትሕብባር ነካይድ ከምዘሎና ኣብ እእምሮና ክንስተውዕሎ ዝግብኣና ሓቂ እዩ፡ ስለዚ ስደተይናታት እንተደልዮም እንተተኻኢሉ እውን ናብ ሃገሮም ተመሊሶም ማያኦም ከምርሑ ኣብ ሕንጸት ሃገራት ክዋስኡ ከም ዝኽእሉ ክንሓስብ ኣሎና፡ ልዕልሊ ዅሎም እቶም ካብ ሶርያን ዒራቕን ዝመጹ ስደተይናታት ብዛዕባ መጻኢ እዘን ሃገራት እዚኣተን ክንሓስብ ብዛዕባ መጻኢ ምንእሰያት ኣዘን ሃገራት እዚኣተን ብዛዕባ ምሕብባርን ክንሓስብ ኣሎና። ሃይማኖታትን ኣቢያተ ክርስቲያንን ምስ ስደተይና ምርኻብ ኣብ ዝብል ባህልን ኣብዚ መዳይ እዚ ተግባራዊ ምትሕብባር ኣብ ምክያድ ዓቢይ ግደን ሓላፍነትን ኣለወን። እዚ ወፈራ ድሕሪ ኣርባዕተ ዓመት ዕለት 20 ሰነ እዩ ዚዛዘም እዚ ኽኣ ኣብ ዓለም ሓቆፍ መዓልቲ ስደተይናታት እዩ፡ ነታ መዓልቲ ከተመሓላልፍዎ እትደልይዎ መልእኽቲ ኣሎኵምዶ? እቲ ወፈራ ይዛዘም እኳ እንተሎ ነዚ ብድሆ እዚ ብሓባር ምስቶም ስደተይናታት ኴይና ክንነብሮን ንዓዓቶም ጥራይ ዘይኮነ ንዅሉ መገዲ ተስፋን ሰላም እዩ። ታሪኽ ሰብ ብዛዕባ ምርኻብን ሓባራዊ ኣኽብሮትን ዚገልጽ ዛንታ እዩ፡ እዚ ኸኣ ንዅሎም ንጽብሕ ኣዚዩ ዘገድስ ጉዳይ እዩ። ኣብ መንጐ ተስፋ እቶም ኣብ ኤውሮጳ ዝነብሩ ሰባትን ተስፋ ስደተይናታትን ርክብ ኣሎ። ድሕሪ ለብዒ ኮቪድ - 19 እቶም ስደተይንታት ዘጋጥሞም ብድሆታትን ተስፋታትን ኣሕዋትን ኣሓትን ናይ ካልእ ሕብረተሰብ ተስፋ ኺህልዎም ቈልዕን ኵሎም ሰባትን ብቑዕ ሕይወት ኪነብሩ ዜኽእሎም ሰላማዊ ሕብረተሰብ ኪረኽቡ ተስፋ ይገብሩ። ስለዚ እቲ መልእኽቲ ር.ሊ.ጳ. “ቤትን መሬትን ዕዮን” እንክብል ከም ዝገልጾ፥ ጽላል ኪረኽቡ ማለት ዑቕባ ምሃብ፡ ዝነብሩሉ ቦታን ዕዮን ኪረኽቡ ማለት እውን በዓል መሰልን ሕውነትን ዝዓሰሎ ሕብረተሰብ ምሕናጽ ማለት እዩ። እዚ ንሎምን ንጽባሕን ዚኸውን መልእኽቲ እዩ። እቲ “ብሓባር ምጒዓዝ - ናይ ሓባር ጒዕዞ” ዘርእስቱ ወፈራ ተስፋ ምክፋል ማለት ስለ ዝኾነ ቀጻሊ እዩ እንክብሉ ዘካየድዎ ቃለ መሕትት ዛዚሞም።
እውነትን በዓመፃ በሚከለክሉ ሰዎች በኃጢአተኝነታቸውና በዓመፃቸው ሁሉ ላይ የእግዚአብሔር ቍጣ ከሰማይ ይገለጣልና፤ እግዚአብሔር ስለ ገለጠላቸው፥ ስለ እግዚአብሔር ሊታወቅ የሚቻለው በእነርሱ ዘንድ ግልጥ ነውና። የማይታየው ባሕርይ እርሱም የዘላለም ኃይሉ ደግሞም አምላክነቱ ከዓለም ፍጥረት ጀምሮ ከተሠሩት ታውቆ ግልጥ ሆኖ ይታያልና፤ ስለዚህም እግዚአብሔርን እያወቁ እንደ እግዚአብሔርነቱ መጠን ስላላከበሩትና ስላላመሰገኑት የሚያመካኙት አጡ፤ ነገር ግን በአሳባቸው ከንቱ ሆኑ የማያስተውለውም ልባቸው ጨለመ። ጥበበኞች ነን ሲሉ ደንቆሮ ሆኑ፥ የማይጠፋውንም የእግዚአብሔር ክብር በሚጠፋ ሰውና በወፎች አራት እግር ባላቸውም በሚንቀሳቀሱትም መልክ መስለው ለወጡ። ስለዚህ እርስ በርሳቸው ሥጋቸውን ሊያዋርዱ እግዚአብሔር በልባቸው ፍትወት ወደ ርኵስነት አሳልፎ ሰጣቸው፤ ይህም የእግዚአብሔርን እውነት በውሸት ስለ ለወጡ በፈጣሪም ፈንታ የተፈጠረውን ስላመለኩና ስላገለገሉ ነው፤ እርሱም ለዘላለም የተባረከ ነው፤ አሜን። ስለዚህ እግዚአብሔር ለሚያስነውር ምኞት አሳልፎ ሰጣቸው፤ ሴቶቻቸውም ለባሕርያቸው የሚገባውን ሥራ ለባሕርያቸው በማይገባው ለወጡ፤ እንዲሁም ወንዶች ደግሞ ለባሕርያቸው የሚገባውን ሴቶችን መገናኘት ትተው እርስ በርሳቸው በፍትወታቸው ተቃጠሉ፤ ወንዶችም በወንዶች ነውር አድርገው በስሕተታቸው የሚገባውን ብድራት በራሳቸው ተቀበሉ። እግዚአብሔርን ለማወቅ ባልወደዱት መጠን እግዚአብሔር የማይገባውን ያደርጉ ዘንድ ለማይረባ አእምሮ አሳልፎ ሰጣቸው፤ ወደ ሮሜ ሰዎች 1:18-28 ወይስ ዓመፀኞች የእግዚአብሔርን መንግሥት እንዳይወርሱ አታውቁምን? አትሳቱ፤ ሴሰኞች ቢሆን ወይም ጣዖትን የሚያመልኩ ወይም አመንዝሮች ወይም ቀላጮች ወይም ከወንድ ጋር ዝሙት የሚሠሩ ወይም ሌቦች ወይም ገንዘብን የሚመኙ ወይም ሰካሮች ወይም ተሳዳቢዎች ወይም ነጣቂዎች የእግዚአብሔርን መንግሥት አይወርሱም። ከእናንተም አንዳንዶቹ እንደ እነዚህ ነበራችሁ፤ ነገር ግን በጌታ በኢየሱስ ክርስቶስ ስም በአምላካችንም መንፈስ ታጥባችኋል፥ ተቀድሳችኋል፥ ጸድቃችኋል። 1ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 6:9-11 ፊተኛ ኑሮአችሁን እያሰባችሁ እንደሚያታልል ምኞት የሚጠፋውን አሮጌውን ሰው አስወግዱ፥ በአእምሮአችሁም መንፈስ ታደሱ፥ ለእውነትም በሚሆኑ ጽድቅና ቅድስና እንደ እግዚአብሔር ምሳሌ የተፈጠረውን አዲሱን ሰው ልበሱ። ወደ ኤፌሶን ሰዎች 4:22-24 ለቅዱሳን እንደሚገባ ግን ዝሙትና ርኵሰት ሁሉ ወይም መመኘት በእናንተ ዘንድ ከቶ አይሰማ፤ ወደ ኤፌሶን ሰዎች 5:3 መጋባት በሁሉ ዘንድ ክቡር መኝታውም ንጹሕ ይሁን፤ ሴሰኞችንና አመንዝሮችን ግን እግዚአብሔር ይፈርድባቸዋል። ወደ ዕብራውያን 13:4 Wordproject® is a registered name of the International Biblical Association, a non-profit organization registered in Macau, China.
“የቀድሞው የሶማሌ ክልል ፕሬዚዳንት አብዲ መሐመድ ከእስር ቤት መስኮት ሰብረው ለማምለጥ ሙከራ አድርገዋል” ሲል ፖሊስን ጠቅሶ የኢትዮጲያ ዜና አገልግሎት ዛሬ ዘግቧል። አቶ አብዲ ዛሬ በፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት የቀጠሮ ችሎት በቀረቡበት ወቅት መርማሪ ፖሊስ እንደገለጸው አቶ አብዲ መሐመድ ለደህንነታቸውና ለጤናቸው ሲባል የፖሊስ ቢሮ ውስጥ ታስረው የነበረ ሲሆን የታሰሩበትን ቢሮ መስታወት በመስበርና አንድ የጥበቃ አባልን ጉሮሮ በማነቅ ለማምለጥ ሙከራ አድርገዋል ብሏል ዘገባዉ። ይሁን አንጅ አቶ አብዲ መሐመድ ድርጊቱ ሆን ብሎ ስሜን ለማጥፋትና እኔን ለመምታት የተደረገ ሴራ በማለት ድርጊቱን ፈጽመዋል መባሉ ውሸት መሆኑንና በእርሳቸው ላይም ከፍተኛ ጫና እየተደረገባቸው እንደሆነ መናገራቸዉን የኢዜዓ ዘገባ ያመለክታል። ምቹ ባልሆነ እስር ቤት መታሰራቸውን፣ የአዕምሮ ህመምተኛ የሆነ ታሳሪ የታሰሩበትን ክፍል በር ገንጥሎ በመግባት ሁለት ቀን ጉዳት ሊያደርስባቸው እንደሞከረና ይህም በደህንነታቸው ላይ ስጋት እንደፈጠረባቸው ገልጸዋል። የታሰሩበት እስር ቤት የማይመችና በጤናቸው ላይም እክል እንደፈጠረባቸውም የተናገሩት አቶ አብዲ በአንድ አጋጣሚም አንድ አስረኛ የሽንት ቤት በር ገንጥሎ እሳቸው ላይ በመጣል ጉዳት ሊያደርስ መሞከሩንም ተናግረዋል።
በሶማሊያ ዋና ከተማ ሞቃዲሾ በሚገኘው ዞቤ ከተሰኘ መስቀለኛ መንገድ አቅራቢያ ከሚገኘው የትምህርት ሚኒስቴር ላይ በተነጣጠረ አጥፍቶ ጠፊዎች በሁለት ተሽከርካሪዎች ላይ ያጠመዱት ቦምብ ፈንድቶ ለበርካታ ሰዎች ህይወት መጥፋት ምክኒያት መሆኑን እማኞች እና የጸጥታ ባለስልጣናት ገለጹ። የመጀመሪያው የቦንብ ጥቃት የተፈጸመው ከትምህርት ሚኒስቴር ቅጥር ጊቢ መግቢያ ከሚገኝ የፍተሻ ሥፍራ ሲሆን፤ ሁለተኛው ፍንዳታ ደግሞ ተጎጂዎችን ለመርዳት ሲሯሯጡ የነበሩ ግለሰቦች እና የአምቡላንስ ሰራተኞች ከመጡ በኋላ መፈጸሙን ስማችቸው እንዳይገለጽ የፈለጉ እማኞች ለአሜሪካ ድምጽ ተናግረዋል። “እጅግ ብዙ ሰዎች በጉዳቱ ህይወታቸው አልፏል” ያሉት የሶማሊያ የፖሊስ ቃል አቀባይ ሳዲቅ ዶዲሼ፤ ሆኖም እስካሁን በሁለቱም ጥቃቶች የተገደሉት ሰዎች ትክክለኛ አሃዝ እንደሌላቸው እና ምርመራው ሲጠናቀቅ ለመገናኛ ብዙሃን ይፋ እንደሚያደርጉ ገልጸዋል። በአንጻሩ የአሜሪካ ድምጽ ያነጋገራቸው የዓይን እማኞች በአደጋው የሞቱት ሰዎች ቁጥር በጥቂቱ 20 እንደሚደርስ አስታውቀዋል። ለዛሬው ጥቃትም እስካሁን ድረስ ሃላፊነቱን የወሰደ ቡድን ባይኖርም፣ በሶማሊያ የሚንቀሳቀሰው እስላማዊ ቡድን አል ሸባብ በተደጋጋሚ ይህን መሰል ጥቃቶች በሃገሪቱ መዲና ሞቃዲሹ እንደሚፈጽም ይታወቃል። የዛሬው ጥቃትም የተፈጸመው የሃገሪቱ ፕሬዘዳንት ሀሰን ሼክ መሀሙድ እና የፌደራል ክልል አባል መሪዎች ጽንፈኛ ርዕዮተ አለምን ለመዋጋት እና ለማጥፋት ለአምስት ቀናት የተካሄደው ብሔራዊ ኮንፈረን ላይ ከተገኙ ሰዓታት በኋላ ነው
ናይ ኣሜሪካ ፕሬዝዳንት ጆ ባይደን መራሕቲ ዓለም፣ ስቪል ማሕበረሰብን ናይ ውልቂ ዘፈርን ንዴሞክራሲዊያዊ ተሃድሶ ንምስጓምን ሎሚ ዴሞክራሲያዊ ስርዓት ዘጋጠምዎም ዓበይቲ ስግኣታት ብሓባር ንምፍታሕን ናብ ሓደ ዘምፅአ ናይ ኢንቴርኔት\ቨርችዋል\ ዋዕላ ከፊቶም። ፕሬዝዳንት ባይደን ኣብ መኽፈቲ እቲ ዋዕላ ኣብ ዘስምዕዎ መደረ ‘’ዴሞክራሲ ሻምፒዮናት ይደሊ ስለዝኾነ ነዚ ጉባኤ ክእንግድ ደልየ’’ኢሎም። ‘’ኣብዚ ኣብ ዩናይትድ ስቴትስ ንሕናን ኩሉን ዝፈልጦ ዴሞክራሲና ንምሕዳስን ዴሞክራሲያዊ ትካላትና ንምሕያልን ቀፃሊ ፃዕሪ የድልዮ’’ ኢሎም ብምውሳኽ። ፅባሕ ዓርቢ ዝቕፅል ጉባኤ ውልቀ መለኽቲ መንግስታት እናወሰኹ ይኸዱ ኣብዘለውሉ እዋን ባይደን ኣብ ዙሪያ ዓለም ዴሞክራሲ ንምሕያል ናይ ዝኣተውዎ መፅብዓ ኣካል እዩ። ሸቶ ናይቲ ዋዕላ ዴሞክራሲ ንምሕያል፣ምልክነት ንምክልኻል፣ ግዕዝይና ንምፍታሕን ሰብኣዊ መሰላት ንምስጓምን እዩ። ብመሰረት ምምሕዳር ባይደን መራሕቲ ትርጉም ዘለዎ ውሽጣዊ ምምሕያሽ ንምግባር ጭቡጣት ስጉምታት ክወስዱ ክተባብዑ እዮም።ካብቶም ተሳተፍቲ ክንደይ ነቲ መፅብዓ ናብ ተግባር ክትርጉምዎ ንፁር ኣይኮነን።ዝኣትዎም መፅብዓታት ክፍፅሙ ዘገድ ድ ሕጊ ግን የለን። ‘’እቲ ኣጀንዳ እንተርኢና ብሓቂ ረቂቕ እዩ’’ኢላ ኣብ ኮለጅ ወለስለይ ፕሮፌሰር ፖለቲካዊ ሳይንስ ስቴሲ ጎዳርድ።ንሳ ኣብ ናይ ምርጫ ፀጥታ ምስራሕ ሓዊሱ ተወሳኺ ጭቡጥ ኣሰራርሓ ክትሪ ትደሊ። ኣብ ካርነጂ ኢንዶመንት ንዓለምለኸ ሰላም ላዕለዋይ ክኢላ ስቲቨን ፈልድስተይን እቲ ኣኼባ ካብ ምምሕዳር ፕሬዝዳንት ነበር ዶናልድ ትራምፕ ኣዚዩ ዝተፈለየ ምዃኑ ዝሕብር እዩ ይብል። ኣብ ናሽናል ኢንደውመንት ንዴሞክራሲ ምኽትል ፕሬዝዳንት ክርስቶፈር ዎከር ሸቶ ናይቲ ዋዕላ ኣብ መንጎ መንግስታትን ስቪል ማሕበረሰብን ኣብ ጉዳያት ስግረዶብ ግዕዝይና ሓዊሱ ምትሕብባር ምትግባር እዩ ይብል። ነፃ ዴሞክራሲ፣ድኹም ዴሞራስን መለኽቲን ሓዊሱ ልዕሊ 100 ሃገራት ክሳተፉ ተዓዲሞም ኣለው። ብመሰረት ፍሪደም ሃውስ ዴሞክራሲ ኢንዴክስ 77 ዝተዓደማ ሃገራት ‘’ነፃ’’ወይ ‘’ሙሉ ዴሞክራሲያዊያን’’፣31 ድማ ‘'ብከፊል ነፃ’'ን ሰለስተ ‘'ነፃዘይኮና’’ን እየን። እዘን ብፍሪደን ሃውስ ‘’ነፃ’’ዘይኮና ተባሂለን ዝተመደባ ሰለስተ ሃገራት ዒራቕ፣ኣንጎላን ዴሞክራቲክ ሪፓብሊክ ኮንጎን እየን። ዝርዝር ናይተን ዝተዓደማ ሃገራት ሕቶ ኣልዒሉ ኣሎ።ገሊአን ሃገራት ተዓዲመን ገሊአን ስለምንታይ ኣይተዓደማን ብዝብል። ወሃቢት ቃል ዋይት ሃውስ ጀን ሳኪ ንቪኦኤ ኣብ ዝሃብዎ ሪኢቶ እቲ ዕድመ ናይ ኣሜሪካ መረጋግፂ ማሕተም ማለት ኣይኮነን ኢለን። ‘’ዝኾነ ይኹን ዴሞክራሲ በከይዲ ኣብ ስራሕ ዘሎ እዩ።ንዝተሳተፉ ከም ኣወንታ ዘይተሳተፉ ድማ ብኣሉታ ንምድቦም ኣለና ማለት ኣይኮነን።ዝተፈላለይ ድምፂ ንምስታፍ እዩ ድልየትና’’ይብላ። እቲ ምምሕዳር ንኣዚየን ኣናእሽቲ ሃገራት ዓዲሙ ኣሎ።ትሕቲ ሓደ ሚሊየን ህዝቢ ዘለወን ኣስታት 30 ሃገራት ይሳተፋ ኣለዋ። እቲ ጉባኤ ብቀንድነት ዓለም ኣንፃር ሩሲያን ቻይናን ንምትእኽኻብ ተዘይኮነ እውን ባይደን ኣንፃር ይውስኽ ዘሎ ፅልዋ ምልክነት ሩሲያን ቻይናን ደግፍ ንምርካብ ዕድል ዝህቦም እዩ ትብል ጎዳር። ‘’ልስልስ ብዝበለ ኣገላልፃ ወይ ምስና ኢኻ ወይ ድማ ኣንፃርና ኢኻ ማለት እዩ’’ትብል ወሲኻ።እዚ ኣቀራርባ እዚ ቁጠባዊ ብልፅግንአን ኣብ ቻይና ዝተመስረታ ደቡብ ኮሪያን ጀርመንን ሓዊስካ ንገለ ሃገራት ምቾት ኣይሃበንን ዘሎ።ታይዋን ምዕዳማ ንቻይና ቁጥዐ ዝፈጥር እዩ። እቲ ኣኼባ ቅድሚ ምጅማሩ ቅድሚ ሓደ ማዕልቲ ትማሊ ረቡዕ ንቪኦኤ ብድምፂ ክዛረብ ዘይደለየ ላዕለዋይ ብዓል ስልጣን ፓኪስታን እስላማባድ ንፖሊሲ ሓንቲ ቻይና ስለ እትድግፍ ናይ ታይዋን ምስታፍ ድማ ነዊ ንዝፀንሐ መርገፂኣ ዝፃባእ ስለዝኾነ ኣብቲ ኣኼባ ኣይክትሳተፍ እያ ኢሉ። ኣምባሳደራት ሩሲያን ቻይናን ኣብ ዝሓለፈ ሰሙን ኣብ ፀሓፉዎ ሪኢቶ እቲ ዋዕላ ኣብ ዓለም ሓዱሽ ናይ ምክፍፋል መስመር ዝፈጥር ናይ ‘’ዝሑል ኵናት ኣተሓሳስባ’’ክብሉ ነቒፎምዎ። ነዚ ነቐፌታ መልሲ ዝሃባ ሳኪ ኣሜሪካ ኣብ ዙሪያ ዓለም ዴሞክራሲ ክትርንዕ ምስርሓ ክትቕፅል እያ ኢለን። ብመሰረት ዓለምለኸ ኢኒስቲትዩት ንዴሞክራስን ሓገዝ ምርጫን ኣብ ሕዳር ዝወፀ ናይ 2021 \ፈ ፀብፃብ ኣሜሪካ ንፈለማ ግዜ ‘’ብዴሞክራሲ ንድሕሪት ሸተት’’ ዝበለት ዝብል ሽም ተዋሂቡዋ ኣሎ።
የተለያዩ መሃከለኛዎች የተለያየ የሙቀት መጠን፣ ብስባሽነት፣ መካከለኛ መጠጋጋት፣ መካከለኛ viscosity፣ ወዘተ ያሉት ሲሆን እነዚህ የሜዲካል ንብረቶች በመግነጢሳዊ ፍላፕ ደረጃ መለኪያ መለኪያ ላይ ትልቅ ተጽእኖ አላቸው።ስለዚህ, የመግነጢሳዊ ፍላፕ ደረጃ መለኪያን በመለኪያ ማእከላዊ ባህሪያት መሰረት በትክክል መምረጥ ትክክለኛ ያልሆነ የመለኪያ ሁኔታን, የመሳሪያውን ህይወት ላይ ተጽእኖ ሊያሳድር አልፎ ተርፎም ጥቅም ላይ ሊውል የማይችል ነው. 2. የመለኪያ ክልል የመግነጢሳዊ ፍላፕ ደረጃ መለኪያን ለመምረጥ የመለኪያ ወሰን በጣም አስፈላጊ ግምት ነው.የክልሉ ስህተቱ ትልቅ ከሆነ በመለኪያው ውጤት ላይ ቀጥተኛ ተጽእኖ ይኖረዋል. በግዢ ጊዜ የተወሰነው ክልል ሊረጋገጥ ካልቻለ በዘፈቀደ የተወሰነው ክልል ወደ መጫን አለመቻል ሊያመራ ይችላል ወይም የመጫኛ ቦታው የሥራውን ሁኔታ ለማሟላት ማስተካከል ይቻላል. ስለዚህ, በኋላ ላይ በግንባታ እና በመትከል ምክንያት የሚመጡትን አላስፈላጊ ችግሮችን ለማስወገድ, በሚገዙበት ጊዜ የመለኪያ ወሰን ማረጋገጥ አስፈላጊ ነው.ታንኩ ካልተከፈተ, ከሽያጭ መሐንዲሱ ጋር በቀጥታ መገናኘት ይችላሉ;ታንኩ ከተከፈተ, የመክፈቻውን መካከለኛ ርቀት ለሽያጭ መሐንዲስ ማሳወቅ አለብዎት. በአጠቃላይ ፣የማይዝግ ብረት መግነጢሳዊ ፍላፕ ደረጃ መለኪያው ክልል ከ200ሚሜ እስከ 6000ሚሜ መካከል ያለው ሲሆን ከ6000ሚሜ በላይ የሆኑት ደግሞ መስፈርቶቹን ለማሟላት በክፍል ውስጥ ማምረት አለባቸው።ከፍተኛው የፀረ-ሙስና PP / PVC ቁሳቁሶች 4000 ሚሜ ነው.በክፍል የተመረተ። 3. ግፊቱን ይለኩ ግፊትን መለካት በቦታው ላይ ከሚገኙ ሰራተኞች ደህንነት ጋር የተያያዘ ነው, እና ሁሉም ሰው ሁልጊዜ ግፊትን ለመለካት ትልቅ ጠቀሜታ አለው.በጥቅሉ ሲታይ፣ የሚለካው ግፊት ከ16MPa በላይ ሲሆን ፍንዳታ-ማግኔቲክ ፍላፕ ደረጃ መለኪያ መመረጥ አለበት። 4. የሥራ ሙቀት በተለመደው የሙቀት መጠን, በመደበኛ አምራቾች የሚመረተው የማግኔቲክ ፍላፕ ደረጃ መለኪያዎች በአጠቃላይ ጥቅም ላይ ሊውሉ ይችላሉ.ይሁን እንጂ እንደ ፈሳሽ ካርቦን ዳይኦክሳይድ ያሉ አንዳንድ ልዩ ሚዲያዎች ከ -78.5 ዲግሪ ሴንቲግሬድ በታች ባለው መደበኛ ግፊት ፈሳሽ ናቸው, ነገር ግን በተለመደው የሙቀት መጠን ጋዝ ናቸው, ስለዚህ በተለመደው የሙቀት መጠን ሊለኩ አይችሉም.ፈሳሽ ካርቦን ዳይኦክሳይድን ለመለካት የበረዶ መከላከያ መግነጢሳዊ ፍላፕ ደረጃ መለኪያ መምረጥ አስፈላጊ ነው. በተጨማሪም, ከፍተኛ ሙቀት በሚኖርበት ጊዜ, በቧንቧው ውስጥ ካለው ፈሳሽ ሙቀትን በማሟሟት ምክንያት የተረጋጋ መለኪያ ማግኘት ይቻላል.የጣቢያው የሥራ ሙቀት በመሳሪያው መለኪያ ላይ ትልቅ ተጽእኖ ስላለው የሥራው ሙቀት ሞዴል በሚመርጡበት ጊዜም በጣም አስፈላጊ መለኪያ ነው. 5. ምልክቶችን ለማውጣት, እውቂያዎችን ለመቆጣጠር, ወዘተ አስፈላጊ ከሆነ. በቦታው ላይ ባለው የሥራ ሁኔታ ባህሪያት መሰረት ምልክቶችን ለማውጣት እና እውቂያዎችን ለመቆጣጠር አስፈላጊ መሆኑን ይመልከቱ.እንደ ትክክለኛው የሥራ ሁኔታ, 4 ~ 20mA, 4 ~ 20mA + HATR, 1 ~ 5VDC, 485, ወዘተ ይምረጡ የመቆጣጠሪያ እውቂያዎች እንደ ፓምፕ ጅምር, ከፍተኛ እና ዝቅተኛ ማንቂያዎች, ወዘተ, እንዲሁም ከ DCS ጋር አብሮ መጠቀም ይቻላል. እና PLC. 6. የፍንዳታ መከላከያ መስፈርቶች በፔትሮኬሚካል እና ሌሎች ተቀጣጣይ እና ፈንጂዎች ጊዜ መግነጢሳዊ ማብሪያ ወይም የርቀት ማስተላለፊያ ከማግኔት ፍላፕ ደረጃ መለኪያ ጋር የሚገጣጠመው ፍንዳታ የማይሰራ ከሆነ በጣም አደገኛ ስለሆነ በቀላሉ በሚቀጣጠል እና በሚፈነዳ ጊዜ መጠቀም በጣም አደገኛ ነው።መግነጢሳዊ ፍላፕ ደረጃ መለኪያ ይተይቡ። 7. ሌሎች ታሳቢዎች ከላይ ከተጠቀሱት ገጽታዎች በተጨማሪ የመግነጢሳዊ ፍላፕ ደረጃ መለኪያን ዓይነት በሚመርጡበት ጊዜ የጣቢያው ሁኔታ ልዩ የመጫኛ ዘዴዎችን, የፍሳሽ ማስወገጃ, የጭስ ማውጫ, ሙቀትን, ሙቀትን መከታተል, ወዘተ. በአጭር አነጋገር ትክክለኛውን ዓይነት ለመምረጥ የመግነጢሳዊ ፍላፕ ደረጃ መለኪያ ልዩ የመተግበሪያ ሁኔታዎችን ከተረዳ በኋላ የሚመረጠውን ሰንጠረዥ ከራሱ የሥራ ሁኔታዎች ጋር በማጣመር በጥንቃቄ ማወዳደር አስፈላጊ ነው. የራሱ የሥራ ሁኔታዎች..በእውነተኛው የምርጫ ሂደት ውስጥ ሞዴሉን እንዴት እንደሚመርጡ ካላወቁ, አምራቹን በማንኛውም ጊዜ ማማከር ይችላሉ, እና በጥልቅ ግንኙነት, ከስራ ሁኔታ ጋር የሚስማማ መግነጢሳዊ ፍላፕ ደረጃ መለኪያ መግዛት ይችላሉ.
ህዝቢ ኤርትራ ንዝሓለፉ 120 ዓመታት ቅድም ብመግዛእቲ ጥልያን ካብ 1890 ክሳብ 1941 ፣ሲዒቡ ከኣ ኣብ ግዜ ፈደረሽን ብተዘዋዋሪ ኢድ ምትእትታው ኢትዮጵያ ፡ሰላምን ቅሳነትን ራህዋን ተሓሪሙዎ ነይሩ ። መንግስቲ ኢትዮጵያ ካብ ግዜ ፈደረሽን ጅሚሩ በቲ ወኪሉዎ ዝነበረ ኮረነል ነጋ ዝብሃል ነቶም ኤርትራ ነጻ ክትኸውን ዝቓለሱ ዝነበሩ ኤርትራውያን ፡ ገንዘብ ንሸፋቱ እናዓደለ ኣብ ምቅንጻሎም ተዋፊሩ ነይሩ። መንግስቲ ኢትዮጵያ ነቲ ዓቢይ እጃም ኣውሂቡዎ ዝነበረ ፈደረላዊ ውዑል ፡ ንኤርትራውያን ግን ስማዊ ዝነበረ ፈደረሽን ብምፍራስ ንህዝቢ ኤርትራ ነቲ ዝነበረ ፡ባህሉን፡ ባይቱኡን ፣ ባዴራኡን ፡ነጻ ፕረሱን ኣሕዲጉ ፣ ብመስከረም ብ1962 ብሓይሊ ፍቶ ጽላእ ኢትዮጵያዊ እኻ ተባሂሉ እዩ ። ውሳኔ ውዑል ፈደረሽን ክፈርስ የብሉን ዝብሉ ዝነበሩ ኤርትራውያንን ኢትዮጵያውያን ይምበሩ እምበር ፡ እቲ ንጉስ ግን ነቲ ብሕቡራት ሃገራት እተወሰነ ሕጊ ክጥሕሶ ዓይኑ ኣይሓሰየን ። እምበኣረይ እዚ ሕጂ ኣብ ኢትዮጵያ እንዕዘቦ ዘሎና ናይ ሕድሕድ ኹናት ፣ ሳዕቤን ወይ ውጺት ምፍራስ ፈደረሽን ኤርትራን-ኢትዮጵያ እዩ ዝብል እምነት ኣሎኒ ። ምክንያቱ ህዝቢ ኤርትራ መሰላቱ ተሓዲጉ ባዕዲ ክመስል ስለ ዘይመረጸ ፣ ብ1 መስከረም 1961 ሓደ ዓመት ቅድሚ ፈደረሽን ምፍራሱ ብረታዊ ቓልሲ ዝጀመረ ። መንግስቲ ኢትዮጵያ ንጉዳይ ኤርትራ ብሓይሊ ብረት እምበር ፣ ብሰላዊ መገዲ ክፈትሖ ስለ ዘይመረጸ እቲ ኹናት ከም ዝቅጽል ተገይሩ ። ወጻኢታት ኹናት ንቁጠባ ኢትዮጵያ ስለ ዘሓመሶ ህዝብን ሰራዊትን ኢትዮጵያ ተላዒሎም ንንጉስ ሃይለ ስላሴ ብ1974 ካብ ስልጣን ክወርድ ተገዲዱ ። እቲ ስዒቡ ኣብ ስልጣን ዝመጸ ወተሃደራዊ ስርዓት ፣ነቲ ኹናት ኣብ ክንዲ ክፍተሖ ዝጽዕት ፡ መሊሱ ነቲ ኹናት ኣብ ጥርዙ ኣብጺሑ ንገዛእ ርእሱ ተሰዒሩ ብ991 ካብ ኢትዮጵያ ክሃድም ተራእዩ ። ሕማም ጎረቤት ተመሓላላፋይ ከም ዝብሃል ፡ ሓው ዝኮነ ጎረቤትና ህዝቢ ትግራይ ከኣ ከምቲ ናይ ህዝቢ ኤርትራ ነቲ ዝወርዶ ዝነበረ ግፍዕን ዓመጽን ካብቲ ንጉሳዊ ስርዓት ክናገፍ መዋጺኢት ኾይና ዝረኸባ ብረት ኣልዒልኻ ንጸላኢኻ ምሕምሻሽ ስለ ዝነበረት ብረት ክዓጥቅ ተገዲዱ እዩ ። ብካልእ ኣዛራርባ ምናልባሽ፡ ፈደረሽን ፈሪሱ እንተ ዘይኾውን ፡ ሰውራ ኤርትራ ምስ ተጀመረ ከኣ ሰላማዊ ፍታሕ ረኪቡ ነይሩ እንተ ዝኾውን ፣ ሰውራ ትግራይ ኣይምጀመረን እንተ ዝጅምር እውን ፣ ከምዚ ሕጂ ኣብ ከበባ ኣትዩዎ ዘሎ ምኣተወ ነይሩ ። ምናልናሽ ጽቡቅ ምሕደራ ነይሩ እንተ ዝኸውን፡ ሰውራ ትግራይ ኣይመድለየን ነይሩ ይኽውን ። ምጅማር ብረታዊ ቓልሲ ህዝቢ ትግራይ ፡ ንሰውራ ንህዝቢ ኤርትራ ጠቂምዎ ዶ ጎዲኡዎ ? ዝብል ሕቶ ፡ ብወገነይ ምህላው ሰውራ ትግራይ፣ ንሰውራ ህዝቢ ኤርትራ ጠቂሙዎ ዝብል እምነት ኣሎኒ ፡ እዚ ከኣ ብብዙሕ ምኽንያታት ኽከውን ይክእል እዩ ። እቲ ቀንዲ ግን ፡ ስውራ ትግራይ ቅድሚ ኩሉን ልዕሊ ኩሉን መሰል ርእሰ ውሳኔ ህዝቢ ኤርትራ ምእማኖም ጥራሕ ዘይኾነ ፡ ክሳብ እቲ ሕጋዊ ናይ ረፈረንዱም መስረሓት ዝፈጸም ኣሳሊዮም ቅድሚ ዝኮነ ሃገር ከኣ ንነጻ ሃገር ኤርትራ ኣፍልጦ ሂቦም እዮም ። እዚ ከኣ እዩ ንኢሳያስ ኣፍወርቂ ቅርጸት ኾይኑዎ ዘሎ ። እዚ ተበግሶ እዚ ኣብ ታሪኽ ቓልሲ ህዝቢ ትግራይ ፍሉይ ቦታ ኣሎዎ ። እዚ ስጉምቲ እዚ ከኣ እዩ ፡ ነቶም ትምክሕተኛታት ኢትዮጵያውያን ወያኔ ብዘይ ወደብ ኣትሪፋትና እናበሉ ኣብ ምቁዛም ዝነብሩ ዘለዉ ። እንተኾነ ህዝቢ ኤርትራ ነቲ ብደሙ ዘረጋገጾ ሃገራዊ ነጻነት ብግቡእ ከስተማቅሮ ዕድል ተነፊጉዎ ይርከብ ። ምኽንያቱ መንግስቲ ኢትዮጵያ ኢሳያስ ኣፈወርቂ ዝብሃል ጃሱስ ንሰውራ ኤርትራ ክጥፍእ ወዲባ ለኣኸቶ ። ኢሳያስ ኣፈወርቂ ከኣ ኣይሓመቀን ኣብ ጉዑዙኡ ኤርትራዊ ተጋዳላይ እናመሰለ ነቲ ናይ ህዝቢ ኤርትራ ግርህነት መዝሚዙ ኣብ ስልጣን ምስ ደየበ ብተግባር ነቲ እተላእኾ መደብ ዕዮ ክተግብር ተራእዩ ። እቲ ካብ ኣፉ ዝወጽእ ዝነበረ ናይ ኮንፈደረሽን ክሳብ ሓድነት ክበጽሕ ዝክእል ሕልምታቱ ሕጂ እውን ተስፋ ዝረኸበሉ መሲሉዎ ምስታ ገዛኢትናን ቀታሊትናን ዝነበረት ኢትዮጵያ ወጊኑ ኣሽሓት መንእሰያት ኤርትራውያን ኣንጻር ህዝቢ ትግራይ ኣዋፊሩ ይህልቆ ምህላዉ እዩ ። ንምዃኑ ንሕና ኤርትራውያን ካብዛ ኢትዮጵያ እትብሃል ሃገር ዕላዊ ፍትሕ ፈጺምና እንኾሎና ስለ ምንታይ ኣብ ከባቢኣ ከም ገመል ዓሳራ ዕንክልል ንብል ኣሎና ? ብዙሕ መልስታት ክህሉወና ይክእል ይኸውን ብወገነይ ግን እቲ መልሱ ኾይኑ ዝስምዓኒ ፡ እቲ ኣብ ስልጣን ዘሎ ጉጂለ ብኩልትንኡ ኢትዮጵያዊ ስለ ዝኾነ እዩ ይብል ። ብሓፈሻኡ ብዘይ ኣፋላላይ ካብዞም ኣብ ማሕዩር ዘለው ጉጂለ 15 ሓደ ፕረሲደንት ኾይኑ ነይሩ እንተ ዝኾውን ፣ ኤርትራ ምስ ኩሎም ጎሮባብታ ኣብ ሰላም ምሃለወት ዝብል እምነት ኣሎኒ ። እዚ ስልጣን መንዚዑ ኾፍ ዝበለ ጉጂለ ንህዝቢ ኤርትራ ከም ናቱ መፍረ ባረዩ ገይሩ እዩ ዝኣምን ። ኤርትራውያን ኣደዳትን ኣቦታታን ውላዶም ብዝግባእ ተኸንኪኖም ኣዕብዮም ኣብ መወዳእታ ከኣ ከም ወላዲ ጻማኦም እናተጸበዮ እንከለዉ ናብ ሳዋ ኣገልግሎት ተባሂሎም ምስ ተወስዱ ንብረት ናይዚ ሽፍታ ወልቀ መላኪ ስርዓት ይኾኑ ኣሎዉ። ስለዚ እቶም መንእሰያት መጻኢ ዕድሎም ባራዩ ኾይኖም ምንባር እዩ ብካልእ ኣዛራርባ እቶም ወለዲ እውን ወወሊዶም ዝሕደጉ ስለ ዝኾኑ ንሶም እውን በራዩ ምዃኖም እዩ ። ስለዚ ኤርትራ ናይ ባረዩ ሃገር ትኾውን ኣላ ። ሓንቲ ወላዲት እቲ ናብራ መሪሩዋ” እዚ ግፋስ ምዓስ ክተቛርጽዎ እኹም “ ክትብል ተወኪሳቶ ይብሃል ፣ንሱ ከኣ “ ንስኪ ምውላድ ምስ ኣቛረጽኪ “ ክብል መሊሱላ ይብሃል ። እዚ ኣብ ስልጣን ዘሎ ጉጂለ ህግደፍ ፡ ብዋና ጸሓፊኡ ኢትዮጵያ ፋሕ ክይትብል ብደም ኤርትራውያን መንእስያት ከድሕና ምዃኑ ኣብ መስኮት ተለቪጅን ገልጹልና ኣሎ ። እቲ ጉጀለ ኣብ ኩቱር መጻብቦ ስለ ዝኣተወ ን110 ሚልዮን ህዝቢ ኢትዮጵያስ ብ5 ሚልዮን ህዝቢ ኤርትራ ካብ ምፍራስ ክድሕን ምዝራቡ ጸገም ናይ ቅጽሪ እውን ክህሉዎ ይክእል እዪ ። ኢትዮጵያ ክይትፈርስ ፡ ኤርትራውያን መንኣሰያት ኣብዚ እዋን እዚ ኣብ ሰለስተ ግባራት ዝግበር ዘሎ ኹናት ማለት ፡ ጎንደር ፣ ደሴ ፣ ከምኡ እውን ዓፋር ይስውኡን ይስንክሉን ምህላዎም እዩ ። በዚ ከኣ ኢሳያስ ኣፈወርቂ ካብ ዓቢይ ኣሕመድ ዓሊ ዝመርሓ ኢትዮጵያ ወጸ ማለት ዘበት እዩ ። እምበኣር ከም ኤርትራውያን ካብቲ ቀጻሊ ስግኣት ናይዞም ትምክሕተኛታት ኣምሕራን መሰልቶምን ብቁሉዕ ዘርእይዎ ናይ ህዝቢ ኤርትራ ነጻነት ዘይምቅባልን ፡ ወግሔ ጸብሔ ክወሩናን ኣብ ትሕቲ መግዛእቶም ክመልሱናን ዘለዎ ሕልሚ ክዓርፍ፡ እቲ ኢምፓየር በዚ እዚ ሕጂ ኣትዩዎ ዘሎ መድርክ ናይ ጽልእን ናይ ቅትለትን ሕድሕዱ ከም ዩጎዝላቭያ ካብ ምዃን ካሊእ ኣማራጺ የብሉን ። እዞም ኣብ ውሽጢ እዛ ኢትዮጵያ እትብሃል ሃገር ዘለዉ ህዝብታት ብድንቁርናን ጥሜትን ሕማምን ለመናን ክነብሩ በቶም በብእዋኑ ክመርሕዎም ዝተራእዩ ነገስትስት እተፈርዶም ኣህዛብ እዮም ። እቶም በብተራ ኣብ ስልጣን ዝመጹ መራሕቲ ብዘይኻ ብድዔ ጃህራን ናይ 3,000 ሽሕ ዓመት ነጻነትን ኣብ ኣፍሪቓ መግዛእቲ ፈረንጂ ኣይወረደናን ካብ ምባል ሃሊፎም ንህዝብታት ኢትዮጵያ ኣብ ውሑስ ዝኾነ ቁጠባዊ ደረጃ ከሰጋገሩዋ ኣይበቅዑን ። ንበተኽ ዝኾነ ህዝቢ ዲሞክራሲ ትርጉም የብሉን ። ህዝቢ ኢትዮጵያ ብሓገዝ ምዕራባውያን ተመዊሉ ዝነብር ድኻ ህዝቢ እዩ ። እንተኾነ ኮረነል ዓቢይ ኣሕመድ ናይ ውልቀ መላኪ ኢሳያስ ኣፈውርቂ ናይ ምልካውነት ፖሊሲ ቀዲሑ ነዛ ናይ 110 ሚሊዮን ሃገር ናብ ናይ ምብትታን ጎደና መሪሑዋ ክጽድፍ ይጎዩ ኣሎ ። ኣብ መወዳኣታ ድልየት ህዝቢ ኤርትራ ፣ኢትዮጵያውያን ሽግሮም ባዕሎም ክፍትሑዎ ኣሎዎም ። ምእንት ህዝቢ ኢትዮጵያ፣ ህዝቢ ኤርትራ ክመውት የብሉን፡ ወለድና ክሳብ ሊብያን ሰማልያን ኢትዮጵያን ብጣልያን ተገዲዶም ኣብ ኹናት ኣትዮም እዮም ፣ብፍላይ ኣብ ኢትዮጵያ የማናይ ኢድን ጸጋማይ ኣግርን ክሳብ ዝቁረጹ ኾይኖም ። ዝበዝሑ ደሞም ወዲኦም ሞይቶም ። ሕጂ ከ ስለ ምንታይ ንመውት ኣሎና ክብሃል ኣሎዎ ፣ህወት መንእሰያትና ሃገርናን ዘድሕን እንተ ኾይኑ ፡ ሕጂ እውን ኢትዮጵያ ፋሕ ትብል !
“እቲ ቻይና ተካይዶ ዘላ ግጥም ኣብዚ ኣብ ኣሜሪካ ብቅቡል ምህዞ፣ብሚዛናውን ሕጋውን ውድድር ኣይኮነን፤ንዜጋታቶም ናይ ምሕሳብ፣ምዝራብን ናይ ምምሃዝ ነፃነት ከይሃቡ እዩ።ኣብ ክንድኡ ቻይና ብዝኾነ ይኹን ዋጋ ናይ ዓለም እንኮ ሓያል ሃገር ንምኳን መንግስታዊ ፃዕሪ እያ ተካይድ ዘላ።” ንሶም ወሲኾም እዞም መንገድታት እዚኦም ብኢኮኖሚያዊ ስለያ፣ ዳታ ብምፍርፋር፣ ንምህዞታት ብምስራቕ ፣ ብጉቦ፣ሽም ብምፅላምን ብናይ ኣስገዳድ ፈተነታትን እዩ ኢሎም ። ንፖሊስታት መንግስትናን ንርእይቶ ህዝቢሃገርናን ብምዝባዕ ኣብ መስርሕ ዴሞክራሲ ሃገርናን ክብርታትናን እምነት ክሽርሽር ኣብ ምስራሕ እዮም ተፀሚዶም። ዳይረክተር ኤፍቢኣይ ረይ እዞም ተንኮላትን ኣጨነቕቲ ተግባራትን ስርሒት ኮሚኒስት ፓርቲ ቻይና እዮም ኢሎም። “እዚ ብዛዕባ ህዝቢ ቻይና ኣይኮነን፤እዚ ናይ ቻይናዊያን ኣሜሪካዊያን ጉዳይ እውን ኣይኮነን።ሰባት በረኸት ሓርነት ንባዕሎምን ንስድርኦምን ከውሕሱ ንወለዶታት ካብ ቻይና ናብ ኣሜሪካ ክጉዓዙ ፀኒሖም እዮም።ብናታቶም ኣበርክቶ ሕብረተሰብና ዝበለፀ ክኸውን ገይሩ እዩ።” መንግስቲ ቻይናን ኮሚንስት ፓርትን ብድፍረት ነቲ ንቡርን ልዕልና ሕጊ ጥሒሶም ኣለው።ዳይረክተር ረይ ብዋና ፀሓፊ ሺ ጂንግፒንግ ዝተኣታተወ ‘’Fox Hunt’’ ሃደና ውዃሪያ ተባሂሉ ዝፅዋዕ ፕሮግራም ፀረ ብልሽውና ኣብ ወፃኢ ሃገራት ዝነብሩ ቻይናዊያን ዒላማ ዝገብረ እዩ ኢሎም። ‘’ሰፊሕ መግሃስቲ ሰብኣዊ መሰላት ቻይና ንዘቃልዑ ፖለቲካዊ ተወዳደርቲ፣ ተቓወምትን ነቐፍትን ዝዓለመ እዩ’’ኢሎም።ኣብ ሓደ ኣብነት ቻይና ንሓደ ሰብ ናብ ቻይና ክምለስ ወይ ድማ ንርእሱ ከጥፍአ ኣጠንቂቓ፤ኣብ ቻይና ዝርከቡ ኣባላት ስድራ እውን ከም ትሓጃ ኣብ ትሕቲ ቀይዲ ኣእትያ ። ዳይሬክተር ረይ ተግባራት ቻይና ጭቡጥ ግብረ መልሲ የድልዮ’ ዮ ኢሎም። ‘’ነዚ ስግኣት እዚ ምግጣም ማለት ምስ ቻይና ርክብ የብልናን ማለት ኣይኮነን: ቻይና ናይ ገበን ሕግታትናን ንዓለምለኻዊ ስሩዕ መስርሕ ክትጥሕስ ከላ ግን ኣይክንፃወሮን ኢና።FBIን ኣብ መንግስቲ ኣሜሪካምስ ዝሰርሑን መሻርኽትናን ብምዃንን ብሓገዝን ትኩርነትን ህዝቢ ኣሜሪካን ንቻይና ተሓታቲት ክንገብራ ኢና’’ ኢሎም።
ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ከፊንላንዱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር እና የአውሮፓ ህብረት ልዩ መልዕክተኛ ፔካ ሃቪስቶ ጋር ተወያዩ፡፡ በውይይቱ ወቅት አቶ ደመቀ በትግራይ ክልል እየተካሄደ ስላለው የመልሶ ማቋቋምና የመሰረተ ልማት መልሶ ግንባታ እንዲሁም ስለ ኢትዮጵያ እና ሱዳን የድንበር ጉዳይ ለልዩ መልዕክተኛው ገለጻ አድርገዋል፡፡ መንግስት አሁን ላይ ከትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር እና ከዓለም አቀፍ ድርጅቶች ጋር በመተባበር በክልሉ የሰብአዊ ድጋፍና የወደሙ መሰረት ልማቶችን የመገንባት ስራ እየሰራ መሆኑንም ጠቅሰዋል፡፡ ከአካባቢው ባለስልጣናት ጋር በመሆን 26 የሰብዓዊ ድርጅቶች ሰብዓዊ ድጋፍ የማድረስ ስራ እየሰሩ መሆኑንም ተናግረዋል፡፡ ኢትዮጵያ ከአውሮፓ ህብረት ጋር ያላትን አጋርነት ማጠናከር አስፈላጊ መሆኑን ያነሱት አቶ ደመቀ የአውሮፓ ህብረት በትግራይ ክልል ካለው ሁኔታ ጋር በተያያዘ ያወጣውን መግለጫ ፣ በተለይም የበጀት ድጎማውን ለማቆየት መወሰኑን በተመለከተ የመንግስትን አቋም ገልጸዋል፡፡ የህብረቱ ውሳኔ የሰብዓዊ ድጋፎችን በጊዜ እና በውጤታማነት ለማድረስ የሚደረገውን ጥረት እንዲሁም ከለውጡ በኋላ የተገኙ የልማት ስኬቶችን ቀጣይነት እንደሚጎዳም ነው የገለጹት፡፡ በመሆኑም ህብረቱ ሁኔታውን እንዲረዳና ኢትዮጵያ የሚያጋጥሟትን ፈተናዎች እንድትወጣ እንደ ስትራቴጂክ አጋርነቱ ገንቢ ሚና እንዲጫወት ም/ጠቅላይ ሚኒስትሩ ጠይቀዋል፡፡ ከሱዳን ጋር ስላለው የድንበር ውዝግብ በሰጡት ማብራሪያ ፣ ከጥቅምት 30 ጀምሮ የነበረውን ክስተት ያስረዱ ሲሆን ፣ ከጥቅምት30 በፊት የነበረው ሁኔታ ተመልሶ (ሱዳን ከያዘችው ቦታ ለቃ) በተጀመሩ ሂደቶች ኢትዮጵያ ጉዳዩን በሰላማዊ መንገድ ለመፍታት ያላትን አቋም አንስተዋል፡፡ በውይይቱ ላይ የተገኙት የውሃ፣ መስኖ እና ኢነርጂ ሚኒስትሩ ስለሽ በቀለ (ዶ/ር ኢ/ር) ፣ ኢትዮጵያ በሕዳሴ ግድቡ ዙሪያ እየተካሄደ ያለውን ድርድር ለመቋጨት ያላትን ዝግጁነት በተመለከተ ለአውሮፓ ህብረት ልዩ መልዕክተኛው ገልጸውላቸዋል፡፡ ሚኒስትሩ ሌሎች ሃገራትም በአፍሪካ ህብረት ማዕቀፍ ለአፍሪካዊ ችግሮች አፍሪካዊ መፍትሄ በሚለው መንፈስ ይህንኑ የኢትዮጵያ መንገድ እንዲከተሉ አሳስበዋል፡፡ የፊንላንዱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር እና የአውሮፓ ህብረት ልዩ መልዕክተኛ ፔካ ሃቪስቶ በበኩላቸው ፣ ህብረቱ የኢትዮጵያ መንግስት በትግራይ ክልል ላለው ሰብአዊ ሁኔታ እየሰጠ ያለውን ምላሽ ይረዳል ያሉ ሲሆን በክልሉ እየተደረገ ያለውን ሰብአዊ ድጋፍ ማጠናከር እንደሚገባም በአጽንኦት ገልጸዋል፡፡ የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን በሰብዓዊ መብት ጉዳዮች ላይ የሚያደርገውን ምርመራ እንዲያጠናክር የጠቆሙት ልዩ መልዕክተኛው መካከል በተለያዩ የትብብር ዘርፎች በኢትዮጵያ እና በህብረቱ መካከል በተለያዩ ዘርፎች ያለውን ስትራቴጂካዊ አጋርነትን ማጠናከር ያለውን ጠቀሜታ ገልጸዋል የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር መረጃ እንደሚያሳየው፡፡
1 advanced ልዩ የሆነ የቅርጽ ዲዛይን ፣ ቆንጆ ፣ ለጋስ ፣ ተግባራዊ ፣ የላቀ ላዩን የሚረጭ ቴክኖሎጂን በመጠቀም በብረት ቱቦ ውስጥ ፣ የመቋቋም አቅምን ለማሻሻል በተመሳሳይ ጊዜ የተረጋጋ ፣ ንጥሎችን የበለጠ አስተማማኝ በማድረግ ፡፡ 2 special ልዩ ላዩን የሚረጭ ቴክኖሎጂን መጠቀም ፣ ረዘም ያለ የአገልግሎት ዘመን ፣ ውሃ የማይበላሽ እና የሚበረክት ፣ ለዝገት ቀላል አይደለም ፣ ለዕለታዊ ጽዳት እና ጽዳት ምቹ ነው ፡፡ 3) ባህላዊው የፕላስቲክ መደርደሪያ ርካሽ ቢሆንም ቦታ የሚይዝ ሲሆን እንደ ኪራይ ቤቶች ላሉት ጊዜያዊ ቦታዎች ብቻ ተስማሚ ነው ፡፡ የመፀዳጃ ቤታችን መደርደሪያ ከመፀዳጃ ቤቱ በስተጀርባ ሊቀመጥ ይችላል ፣ ይህም በተለመዱ ጊዜያት ስራ ላይ የማይውል ቦታን በብቃት ሊጠቀም እና መፀዳጃ ቤቱ ከእንግዲህ ወዲያ እንዲረበሽ ሊያደርግ ይችላል ፡፡ 4, three ባለሶስት-ንጣፍ ማሰሪያ አይነት የብረት ሳህን መጠቀሙ የመጠቀሚያ ቦታውን ከፍ ያደርገዋል እንዲሁም የመሸከም አቅሙን ያሳድጋል ፡፡ 5 ፣ የሚስተካከሉ የማሽከርከሪያ እግሮች ምንጣፎችን በማንሸራተት ውጤታማ በሆነ መንገድ መከላከል ይችላሉ ፣ እና በተረጋጋ ሁኔታ መንቀጥቀጥን በማስወገድ በእውነተኛ ሁኔታዎች መሠረት በዘፈቀደ ቁመት ማስተካከል ይችላሉ። የመጫኛ ቦታ :የወለሉ ዓይነት መደርደሪያ ፣ ከመቆፈር ነፃ ፣ የሸክላዎች መከላከያ ፣ የበለጠ አስተማማኝ ወደ ግድግዳው ቅርብ። የደንበኛ ግብረመልስ :ከብዙ ደንበኞች ግብረመልስ የተነሳ የብረት ሶስቴ መንጠቆው በትልቅነቱ ምክንያት በትራንስፖርት ወቅት ለማድቀቅ ቀላል ነው ፡፡ መንጠቆው እንደገና እንዳይፈጭ እና ልምዱን እንዳይነካ ለመከላከል ሶስት ወፍራም የፕላስቲክ መንጠቆዎች ጥቅም ላይ ይውላሉ ፣ የወረቀት ፎጣ መንጠቆውም ወፍራም የፕላስቲክ መንጠቆ ነው ፡፡ ከፓተንት ጋር ጥሩ ጥራት እምነት የሚጣልበት ነው ፡፡ የአንዳንድ የቀጥታ መተኮስ ተጠቃሚዎች ፣ ለመጸዳጃ ቤታችን መደርደሪያ አርማ በጣም ተግባራዊ እና ምቹ ናቸው ፡፡ ትራንስፖርት :እያንዳንዳችን ምርቶች ገለልተኛ ማሸጊያዎችን ይቀበላሉ ፣ እና የማሸጊያው ሳጥን እንዲሁ ማበጀትን ይቀበላል ፡፡ በተለይ እኛን ሊያነጋግሩን ይችላሉ ፣ እናም እንደ ደንበኞቻችን ፍላጎት እናስተካክለዋለን ፡፡
ሶርያ አሮጌ አገር ነው፤ ታሪኩ ረጅም ነው፤ ከሶርያ ጋር ሲወዳደር አሜሪካ ሕጻን ነው፤ ነገር ግን ለብዙ ወራት በሶርያ ውስጥ የሚካሄደውን ጦርነትና በቅርቡ በአሜሪካ የተደረገውን ምርጫ ስንመለከትና ስናነጻጽራቸው፣ የሶርያ ሕዝብ እርስበርሱ ሲጨራረስ አሜሪካኖች በጥቂት ቀናት ውስጥ ሐዝቡ ድምጹን ሰጥቶ ምርጫው ተጠናቅቆ በሰላም የሥልጣን ርክክብ ተደረገ፤ ዕድሜ የመብሰል ምልክት ላይሆን እንደሚችልና ፍሬ-አልባ እንደሚሆን መረዳት እንችላለን፤ ከርሞ ጥጃ እየሆኑ ዕድሜ መቁጠር፤ በሶርያ የሚካሄደው ጦርነት ግን አንድ ሰው፣ በሺር አላሳድ፣ እስቲሞት ድረስ መጋደሉና አገር መፈራረሱ ይቀጥላል፤ ዓለምም፣ የተባበሩት መንግሥታትም፣ የአረብ ማኅበርም ሁሉም ከንፈሩን እየመጠጠ የሶርያን ሕዝብ ስቃይ ያያል፤ የፍልስጥኤማውያንንም ስቃይ እንዲሁ፡፡ ለምን አንዲህ ይሆናል? ምክንያቱ ሉዓላዊነት የሚባል ነገር ነው፤ ሉዓላዊነት ምን ማለት ነው? በመሠረቱ ሉዓላዊነት ሦስት ሀሳቦችን ያዘለ ይመስለኛል፤ አንዱ ሥልጣን ነው፤ ሁለተኛው ከበላዩ ሌላ ሥልጣንን የማይቀበል ነው፤ሦስተኛው አጥር ነው፤ በኋላ አንደምናየው ሥልጣንም፣ የበላይነትም አጥር አለው፤ ለወጉ ሉዓላዊነት ማለት ራስን ችሎ ከውጭ ድጋፍ ሳይፈልጉ መቆም ነው፤ ከውጭ ምንም ዓይነት የበላይ ሥልጣንን አለመቀበል ነው፤ በአገሮች መሀከል ተደጋግሞ የሚሰማው በራሳችን የውስጥ ጉዳይ ጣልቃ አትግቡብን እየተባለ መከላከያ የሚሰጠው ከሉዓላዊነት መሠረት በመነሣት ነው፤ በዚህ ዓይነት መልኩ ብዙ ጊዜ ሥራ ላይ ቢውልም በሉዓላዊነት ሀሳብ አጠቃቀም ላይ የተለያዩ አመለካከቶች አሉ፡፡ ሉዓላዊነት የሚለው ሀሳብ ከሁለት በጣም ከተለያዩ መሠረቶች የሚነሣ ነው፤ በአንድ በኩል የሕዝብ ሉዓላዊነት አለ፤ በሌላ በኩል የአገዛዝ ሉዓላዊነት አለ፤ ሕዝብ የአገሩ ባለቤት በሆነበት፣ ሕዝብ በነጻነትና በሕጋዊ ሥርዓት በተካሄደ ምርጫ ተወካዮቹን ሰይሞ ራሱ የሚቆጣጠረውን መንግሥት ባቋቋመበት አገር ሉዓላዊነት ማለት የሕዝብ የሥልጣን የበላይነት ነው፤ ሉዓላዊ፣ የአገሩ ባለቤት፣ የአገሩ የበላይ ባለሥልጣን የሆነ ሕዝብ ማለት ነው፤ በአገሩ የበላይ ባለሥልጣን የሆነ ሕዝብ መንግሥት የሚባል ድርጅት ያቋቁምና ውክልና ይሰጠዋል፡፡ በአንጻሩ በአገዛዝ ስር ያለ ሕዝብ የአገሩ ባለቤት አይደለም፤ ሥልጣንም የለውም፤ የአገሩ ባለቤት ሆኖ ሙሉ ሥልጣንን የጨበጠው አገዛዙ ነው፤ ስለዚህም ሉዓላዊነት የሕዝቡ ሳይሆን የአገዛዙ ነው፤ ነገር ግን ከሕዝቡ የተለየ አገዛዝ የአገር ባለቤት ነው ማለት ለሰሚው ግራ ስለሚሆን የይስሙላ ምርጫ እየተደረገ አገዛዞች ሁሉ ሕዝቦቻቸውን እየረገጡ ለመግዛት (አንዳንዴም በ99.7 ከመቶ እያሸነፉ!) የሚረገጡትን ሕዝቦች ፈቃድ ያገኙ እያስመሰሉ ጡሩምባቸውን ይነፋሉ፤ የሚራብና የሚጠማ፣ የታረዘና የተጎሳቆለ፣ ከዓመት ዓመት በውጭ ምጽዋት የሚኖር፣ በየዕለቱ ግፍን የሚቀበል ሕዝብ ይህ ሁኔታ እንዲቀጥል ፈቃዱን ለአገዛዝ ሰጥቷል ብሎ የሚያምን አገዛዝ ብቻ ነው፡፡ ወደሶርያ ስንመለስ ሕዝቡ የአገሩ ባለቤት አይደለም፤ ስለዚህም ሕዝቡ ሉዓላዊነት የለውም፤ ሉዓላዊነቱን በጉልበት የጨበጠው አገዛዙ ነው፡፡ ዓለም በሙሉ፣ የተባበሩት መንግሥታትም ጭምር የሶርያን አገዛዝ ሉዓላዊ አድርገው ይመለከቱታል፤ እውነተኛው የሉዓላዊነት ባለቤት የሆነው የሶርያ ሕዝብ ሲደቆስ የሐዘን ስሜት ያድርባቸው እንደሆነ እንጂ ሕጋዊ አቅዋም ሊይዙና ሕጋዊ እርምጃ ለመውሰድ ይቸገራሉ፤ አይችሉም፤ ምክንያቱም የሶርያን ሕዝብ ሀብትና ጉልበት ለጊዜው የሚያዝዝበት አገዛዙ ነው፡፡ የተባበሩት መንግሥታት ለትክክለኛው የሉዓላዊነት ባለቤት፣ ለሕዝቡ እውቅና ለምን አይሰጥም? የቂል ጥያቄ ይመስላል፤ በተባበሩት መንግሥታት ውስጥ አብዛኛዎቹን ወንበሮች የያዙት አገዛዞች ናቸው፤ ስለዚህ አገዛዞቹ ለነሱ የተመቸውን ሁኔታ በመለወጥ ራሳቸውን የሚያሰናክሉበት ምክንያት ምን አለ? ይህ አንድ ምክንያት ነው፡፡ ሁለተኛው ምክንያት ደግሞ የአሜሪካና የአውሮፓ ዴሞክራሲያዊ አገሮችም ቢሆኑ በሦስተኛ ዓለም አገሮች ውስጥ የእነሱን ጥቅም ለማራመድ የሚሻላቸው አገዛዝ ነው፤ በዴሞክራሲ አገር ውስጥ ብዙ ውጣ-ውረድና ልፋት ያጋጥማቸዋል፤ ነጻ ጋዜጦች የተለያዩ ሀሳቦችንንና አስተያየቶችን ያናፍሳሉ፤ ምሁራን የተለያዩ ጥናቶችን ለሕዝብ እያቀረቡ ያስተምራሉ፤ የፖሊቲካ ቡድኖች የተለያዩ አስተያየቶችን ለሕዝብ ያስጨብጣሉ፤ እንዲህ ያለው ሁኔታ ለአሜሪካና ለአውሮፓ አገሮች አይመቻቸውም፤ ለእነሱ ቀላል የሚሆንላቸውና የሚመቻቸው ከአንድ አምባ-ገነን ጋር ለብቻ ተነጋግረው የሚያጎርሱትን አጉርሰውት እነሱ በፈለጉት አቅጣጫ የሚዘውሩትን ነው፤ ስለዚህም ለሕዝብ ሉዓላዊነት ግድም የላቸው፤ በአውሮፓና በአሜሪካ የሚገኙት የሰብአዊና የዴሞክራሲ ድርጅቶች ከመንፈሳዊና ከሰብአዊ መሠረት ተነሥተው ጠንካራ ቢሆኑም የፖሊቲካውን ኃይል ሙሉ ለሙሉ መቋቋም አይችሉም፤ ይህ የሚሆነው አምባ-ገነኑ ጠግቦ ወይም በአጋጣሚ ከኃያል መንግሥት ጋር አስኪላተም ድረስ ነው፤ ያን ጊዜ ጉዳቱ ከጥቅሙ ስለሚያመዝን ፊቱን ያዞርበታል፤ በሙባረክ ላይ የደረሰው ይህ ነው፤ ሕዝቡ የጠላው አምባ-ገነን ለአሜሪካና ለአውሮፓም አይበጅም፤ የአምባ-ገነኑን ተፈላጊነት ለማስመስከር ሲሞት ሕዝቡ እንዲያለቅስ ይደረጋል፡፡ ሦስተኛም ምክንያት አለ፤ እንደሩስያና ቻይና ያሉ ኃያላን የሆኑት አገዛዞች ትንሽ ትንሽ እያጎረሱ በንግድ በኩል የሚያገኙትን ጥቅም ለማስጠበቅ የሚመሳሰሏቸውን አገዛዞች ይደግፋሉ፤ ለዚህ ነው ሩስያና ቻይና የአል በሺርን ግፍ ዓይናቸውን ጨፍነው የሚደግፉት፤ እነሱም ቢሆኑ ምጥጥ ከአደረጉት በኋላ የሚጋጥ ነገር ሲጠፋ ወዳጅነታቸውም አብሮ ይጠፋል፡፡ ዓለም-አቀፍ ሕግ እውነተኛውንና በሕዝብ ሥልጣን ላይ የቆመውን ሉዓላዊነት ከመደገፍ ይልቅ ባለጉልበቱን አገዛዝ መደገፍ ይቀናዋል፤ ለዚህ ነው የሰብአዊ መብቶችን በመርገጥ ስማቸው የገነነ አገዛዞች እንኳን በተባበሩት መንግሥታት የሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ውስጥ አባል ሆነው የሚመረጡት፤ አንዱ ምክንያት እንደተገለጸው የተባበሩት መንግሥታት በአብዛኛው የአገዛዞች ስብስብ ስለሆነ ወር-ተራ እየገቡ በመረዳዳታቸው ነው፤ ሌላው ምክንያት ምናልባት ከስብሰባዎቹ ይማሩ ይሆናል የሚል አጉል ተስፋ ነው፡፡ ሉዓላዊነትን የምናይበት ሌላ መንገድም አለ፤ ሕዝብ ሉዓላዊ ነው ስንል ምን ማለታችን ነው? ሕዝብ ማለት እያንዳንዱ ዜጋ በእኩልነት ቆሞ የሚታይበት ስብስብ ነው፤ሰው በዜግነቱ ሰውነቱን አያጣም፤ ሰውነቱ የተፈጥሮ ሲሆን ዜግነቱ በሕግ የተከለለ ነው፤ ዜጋ ማለት በሕግ የታጠረ ሰው ነው፤ ግለሰብ የምንለው ነጠላው ሰው ሰውም ነው ዜጋም ነው፤ ስለዚህም ለአንድ አገርም ሆነ ለአንድ ሕዝብ የሉዓላዊነቱ መሠረት እያንዳንዱ ዜጋ ነው፤ ከሉዓላዊነት ተነሥተን ወደሰውነት ደረጃ ስንገባ (ሰዎችን ሁሉ እኩል አድርገን) እያንዳንዱ ሰው ሰብአዊ መብቶች አሉት፤ እነዚህ መብቶች የሰው ልጆችን ሁሉ በአንድ ላይ ይዘው በሰውነት የታጠሩ ናቸው፤ ቀጥለን ወደአገር ደረጃ ስንወርድ ደግሞ ሰብአዊ መብቶች ዜጎችን ሁሉ በእኩልነት ይዘው በዜግነት የታጠሩ ይሆናሉ፤ በሰውነት ደረጃ በሰዎች መሀከል ልዩነት የለም፤ በዜግነት ደረጃም በዜጎች መሀከል ልዩነት የለም፡፡ ወደሶርያ ጉዳይ ስንመለስ ተጽእኖ ለማድረግ የሚችለው የዓለም-አቀፍ ማኅበረሰብ ሶርያን የሚመለከተው በሰውነት ደረጃም ሆነ በዜግነት ደረጃ አይደለም፤በጥቅም መለኪያ ነው፤ ለዚህ ነው የሶርያ ሕዝብም ሆነ የፍልስጥኤማውያን ሕይወት ዋጋ-ቢስ የሆነው፤ ለዚህ ነው በአገሩ ውስጥ የባለቤትነት መብት የሌለው ግለሰብ በሕዝብነት ወይም በዜግነት ደረጃ ውስጥ ሲገባ ገለባ የሚሆነው፤ ለገለባ ማንም ግድ የለው፡፡ ሰብአዊ መብቶች ተጣሱ ወይም ተረገጡ የሚባለው በግለሰብ ደረጃ ያለውን አጥር፣ በዜግነት ደረጃ ያለውን አጥር፣ በሰውነት ደረጃ ያለውን አጥር የሚያፈርስ ለሕግ ግድ የሌለው ጉልበተኛ ሲነሣ ነው፤ ባለቤቱን ካልናቁ አጥሩን አይነቀንቁ!
ዶክተር ዐቢይ አህመድ መጋቢት 18 ቀን 2010 ዓ.ም የኢትዮጵያ መንግስት ጠቅላይ ሚኒስትር ሆነው በፓርላማ በተሾሙ ጊዜ፣ ለምክር ቤቱ አባላት ያደረጉት ንግግር በራዲዮና በቴሌቪዝን በተከታተለው ህዝብ ዘንድ ከፍተኛ ተወዳጅነትና ተቀባይነት አስገኝቶላቸዋል። ወጣቶች የእሳቸውን ፎቶ ይዘው የድጋፍ ሰልፍ ወጥተዋል። ጠ/ሚ ዐቢይ በአውሮፓና በአሜሪካ ባደረጉት ጉዞም፣ በዚያ የሚኖሩ ኢትዮጵያዊያን ከፍ ያለ ደማቅ አቀባበል አድርገውላቸዋል። አንዳንዶች ከወገብ ጎንበስ ከጉልበት በርከክ ብለው እስከ ምድር ዝቅ ብለው ክብር እስከማሳየት ደርሰዋል። ሁሉም ለጠቅላይ ሚኒስትሩ ድጋፋቸውንና አድናቆታቸውን የሰጧቸው እንደ እኔ ዐቢይን፣ በአብይነት አይተው፣ ስለ ኢትዮጵያና ኢትዮጵያዊነት የተናገሩትን አምነው ተቀብለው ነው። ጠ/ሚ ዐቢይ፣ በስራ ላይ ያለውን ሕገ-መንግስት እንዲሻሻል ያደርጋሉ የሚል ስሜት በህዝቡ ዘንድ ነበር። ዘርን መሰረት ያደረጉትን ክልሎች ለአስተዳደርና ለእድገት በተመቸ መንገድ እንደገና ያዋቅራሉ የሚል ተስፋ በዚያ ህዝብ ውስጥ ነበር። ግን አልሆነም። ከሕዝቡ ተስፋ ጋር የሚስማማ ሃሳብ ይኖራቸዋል። በሌላ በኩል ከዚህ ጋር የማይገጥም ሃሳብ፣ “ለአንድ ሕዝብ ተብሎ ሕገ-መንግስት አይሻሻልም” ብለው በአደባባይ በተናገሩ ጊዜ ሰምተናል። ጠ/ሚ ዐብይ ሰው መሆናቸው የግል እምነትና አስተሳሰብ ቢኖራቸውም፣ የፓርቲ አባልና መሪ እንደሆኑም ማስታወስ ያስፈልጋል። ወደው ፈቅደው የተቀበሉት የፖለቲካ ድርጅት ውስጥ፣ የፓርቲያቸው አላማና ተልዕኮ አስፈጻሚ በመሆናቸው በራሳቸው እምነትና አስተሳሰብ በነጻነት እንዳይራመዱ ሊገድባቸው እንደሚችል መገንዘብ አይከብድም። በእርግጥ፣ ዋና እና አጋር የተባሉ የፖለቲካ ድርጅቶችን በአንድ ወጥ ፓርቲ ለማዋሐድ ያደረጉት ጥረት አይዘነጋም። ነገር ግን፣ የተለያዩ ቀለም ያላቸውን ጨርቆች ገጣጥሞ ከመስፋት ያለፈ ብዙም ውጤት ሲያመጣ እስካሁን አላየንም። ጠ/ሚ ዐቢይ፣ በመጀመሪያዎቹ ወራት በውጭ አገራት የሚኖሩ ኢትዮጵያውያንን ለማነጋገር መሄዳቸው፤ በአወንታ የሚታወስ ክስተት ነው። ይሁን እንጂ፣ አሁን ላይ ሆነን ስናስበው ግን፣ሥልጣናቸውን በሚገባ ሳያደላድሉ እና ሳያረጋጉ ወደ አሜሪካና ወደ አውሮፓ ለመጓዝ መድፈር ነበረባቸው ወይ ያስብላል። አይመስኝም። ይህም ብቻ አይደለም። የመንግስትን ስልጣን እንደያዙ እንደ ለእነ ደብረጽዮን (ዶ/ር) ከአዲስ አበባ ጓዛቸውን ነቅለው መቀሌ ላይ እንዲመሽጉ አይፈቅዱላቸውም ነበር። ደርግ እንዳደረገው ሁሉ ጠቅላይ ሚስትር ዐቢይም የትሕነግ ባለስልጣናትንና ለእነርሱ ያደሩ በየፖለቲካ ድርጅቱ የሚገኙ ሰዎችን ልቅም አድርገው እስር ቤት ባጎሯቸውም ነበር። ከአዲስ አበባ ወጥቶ መቀሌ የመሸገው የትህነግ አመራር፣ በመከላከያ ውስጥ የነበሩ የክልሉን ተወላጆች፣ የድርጅት አባሎችና ደጋፊዎች “ወደ ክልላችሁ ኑ” የሚል ቀጭን ትዕዛዝ አስተላልፎ አሰባሰበ። ለሁለት ዓመት ከስምንት ወር በየጦር ክፍሉ ተዋጊና አዋጊ ሰዎችን ሲያሰለጥን ከርሞ በበቂ ተዘጋጅቻለሁ ብሎ በአሰበበት ጊዜ በክልሉ ከአንዱ ጫፍ እስከ ሌላው ጫፍ የኢትዮጵያን ድንበር በመጠበቅ ላይ በነበረው የአገር መከላከያ ላይ “መብረቃዊ ጥቃት” ሰነዘረ። የቻለውን ያህል ያለ እርህራሄ ገደለ። ጥቃቱ እንደሚፈጸም አስቀድሞ መረጃ የደረሳቸው አንዳንድ የጦር ክፍሎች ራሳቸውን አደራጅተው ተከላከሉ። ሌሎችም ወደ ኤርትራ ግዛት ገብተው ተመልሰው ትህነግን መልሰው ማጥቃት ያዙ። ትህነግ በከፈተው ልክ ማዕከላዊው መንግስት የመልሶ ማጥቃት እርምጃ ወሰደ። በአስራ ሰባት ቀን ውስጥም የእነደብረ ጽዮንን የትግራይ ክልላዊ መንግስት አስወግዶ የራሱን ጊዜያዊ ክልላዊ መንግስት አስተዳደር መመስረት ቻለ። መንግስት በብዙ መሰዋዕትነት ያገኘውን ድል የትሕነግን ጠባይ ጠንቅቆ ባለማጥናት፣ ከጠላት ኃይል በላይ የፖለቲካ ስራ ባለመስራት ለስህተት ተጋለጠ። ይባስ ብሎም ለትሕነግ ፍጹም ታማኝ የሆኑ ሰዎችን በክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር ውስጥ ቁልፍ ቦታ ሰጠ። በስንት በመስዋዕትነት ያገኘው ድል መጠበቅ እንዳይቻል የሚያደርግ ሁኔታ ተፈጠረ። የትሕነግ የፕሮፓጋንዳ ሰለባ የሆኑ የክልሉ ሰዎች እጃቸውን በመከላከያው ላይ አነሱ። ሰራዊቱ ከተከፈተበት ጥቃት ለማራቅና ከክልሉ የሚገኙ ገበሬዎች የክረምት እርሻቸውን እንዲያርሱ በማሰብ መንግስት ጦሩን አወጣ። ትህነግ ግን ጦሩን ከኋላ ከኋላ እየተከተለ ለመውጋትና አልፎም ወደ አማራና አፋር ክልል ዘልቆ ለመግባት ቻለ። በደርዘን የሚቆጠሩ ዞኖችና ወረዳዎች የጦር ሜዳ ለማድረግ ጊዜ አልወሰደበትም። እስከ ደብረሲና በመዝለቁ የጦር ኃይሎች ጠቅላይ አዛዥ የሆኑት ዶ/ር ዐቢይን ጦር ግንባር ገብተው አዋጊ እንደሆኑም እናስታውሳለን። ካለፈው ወር ጀምሮ የኢትዮጵያ መንግስት መከላከያ ሰራዊትና ጥምር ጦሩ በልዩ ልዩ አቅጣጫ የእነ ደብረ ጺዮንን ሰራዊት በመምታት ወደ ትግራይ ክልል እየገባ መሆኑ ታውቋል። አንዳንዶች “ምታ በዝምታ” እያሉ የሚገልጡት በዚህ እንቅስቃሴ በርካታ አካባቢዎች ከትህነግ እጅ እየተላቀቁ መሆናቸው እየተገለጸ ነው። ቀስ በቀስ ከነደብረ ጽዮን ሰራዊት አላቆ ትግራይን በቁጥጥሩ ስር ለማድረግ እየተጓዘ ያለው መከላከያና ጥምር ጦር ከዚህ ቀደም ያጋጠመው ዓይነት ችግር ድጋሜ እንዳያጋጥመው በብርቱ የታሰበበት ይመስላል። የታሰበበት እንደሆነም የሚያመለክቱ ነገሮች እንዳሉም ምልክቶች እየታዩ ናቸው። የጦሩን ተንደርድሮ ወደ ከተማ አለመግባት ከጥንቃቄ እርምጃዎች አንዱ አድርጎ መውሰድ ይቻላል። ከተማ ይዞ አስተዳደር መዘርጋት፣ በአንድ አውደ ውጊያ፣ ወታደራዊ ጠቀሜታ ያለውን ቦታ ይዞ እንደመልቀቅ ሆኖ መታየት የለበትም። በከተማ ውስጥና በአካባቢው ልዩ ልዩ አስተዳደራዊ አገልግሎት የሚፈልግና የሚገባው ሕዝብ እንዳለ ማወቅ ግድ ነው። የእርሱን ጥያቄዎች መመለስና በዚያውም የህዝቡን ድጋፍ ለማግኘት መጣር አስፈላጊ ነው። መንግስት ለትግራይ ህዝብ ልዩ ልዩ እርዳታ ለማድረስ መንገዶች እየከፈተ መሆኑ የሚመሰገን ጅምር ነው። ትሕነግ ለአለፉት አርባ ሰባት ዓመታት የትግራይን ሕዝብ በብቸኝነት በፈለገው አቅጣጫ ሲመራ የኖረ ድርጅት በመሆኑ በመፈራትም ሆነ በማክበር በህዝብ ስሜት ውስጥ ያለው ቦታ ተቃሎ ሊታይ አይገባም። ቀደም ብሎ ሴቱን በሴት፣ ወጣቱን በወጣት ማኅበር አደራጅቶ፤ ከቁጥጥሩ እንዳይወጡ ያደረገ በመሆኑ በገጠር ገበሬውንና በከተማ የከተማ ኗሪውንና የመንግስት ሰራተኛውን ሁሉንም በልዩ ልዩ አደረጃጀት በመያዝ ከቁጥጥሩ እንዳይወጡ አድርጓቸው ኖሯል። ከ1997 ዓ.ም አገር አቀፍ ምርጫ በኋላ ደግሞ በሕዝብ ላይ የሚያደርገውን ክትትልና ቁጥጥር አንድ ለአምስት በሚል አደረጃጀት በመፍጠር የባሰ አጥብቆት እንደነበር የታወቀ ነው። ስለዚህም መንግስት ወደ ክልሉ በሚገባ ጊዜ ይህን አደረጃጀት አስቀድሞ በመበጣጠስ፣ ሰዎች ግላዊ ነጻነት አንዲሰማቸው እና በመንግስት እንዲያምኑ ማድረግ ይኖርበታል። ይህን የድርጅቱን ጥልፍልፍ የማሰሪያ ገመድ መበጠስና መበጣጠስ ያለበት ትግራይ ላይ ብቻ ሳይሆን በአዲስ አበባና በሌሎችም አካባቢዎች በሚገኙ የድርጅቱ የደጀን ኃይል ላይም ጭምር ነው። የማኅበራዊ መገናኛ ዘዴዎች እንደዘገቡት መንግስት ወደ ትግራይ ክልል በሚገባበት ጊዜ፣ መንግስታዊ መዋቅሩን ለማቋቋም የሚያስችሉትን ሰዎችን እየመለመለና እያሰለጠነ መሆኑ ለማወቅ ተችሏል። መመስገን ያለበት እርምጃ ነው። ግን የሚመለምላቸው ሰዎች ከትህነግ ተቃዋሚ ፓርቲ አባላት የሚገኙ ብቻ መሆን የለባቸውም። ከተቀዋሚ ፓርቲ ተመርጠው የተወሰዱት እነአቶ አብርሃ ደስታ ምን እንዳደረጉ ማስታወስ በቂ ነው። ትሕነግ የትግራይና የዓለምን ሕዝብ እያነሳሳ ያለው በኤርትራ ጦር ተወረናል በማለት ነው። መንግስት በዚህ ጉዳይ ላይ እስካሁን የሰጠው መግለጫ የለም። አንድም ነገር አለመናገሩ ደግሞ ለትሕነግ የፕሮፖጋንዳ ዘመቻ ምቹ ሁኔታ እየፈጠረ መሆኑን መካድ አይቻልም። ግድ “አካፋን አካፋ” ማለት አለበት። ትሕነግ ኤርትራ ወደ ትግራይ ክልል ገባች የሚለው በአልጀርሱ ስምምነት መሰረት ለኤርትራ በተሰጠው አካባቢ ከሆነ ይህ የነስዩም መስፍን ስራ ውጤት እንጂ የመንግስት ድክመት አለመሆኑን በጥቁርና ነጭ ማሳየት ያስፈልገዋል። ትሕነግ እንዲዋሽ ጊዜም ቦታም መሰጠት አይኖርበትም። ስለዚህም መንግስት እየደከመበት ያለው ጉዳይ ፍሬ ይሰጥ ዘንድ መሰረቱን የበለጠ እያስተካከለ መሄድ ይኖርበታል። የትህነግን የፕሮፓጋንዳ ዘመቻ መመከት እንደ ውጊያው ሜዳ ሁሉ የመንግስት ዓይን ከፍ ያለ ቦታ ሊሰጠው ይገባል - እጀ ሰባራ ላለመሆን። ቸር ወሬ ያሰማን! Read 8276 times Tweet Published in ነፃ አስተያየት More in this category: « የዜማ አገር ዜማ እየራቀው ነው። የጠሉትን ሊሸሹ ወይስ ወደ ወደዱት ሊሄዱ? » back to top ላንተና ላንቺ ጎጆ…የካንሰር ሕሙማን ማረፊያ ጎጆ የካንሰር ህሙማን ማረፊያ በአዲስ አበባ ተክለሀይማኖት በጥቁር አንበሳ ሆስፒታል አካባቢ ወደጎላ ሚካኤል በሚወስደው መንገድ ከተክለሀይማኖት ጤና ጣቢያ ውስጥ የራሱን ማረፊያ በማሰራት ስራ የጀመረ ነው፡፡ ጎጆ እንዲመሰረት ምክንያት ከሆኑት መካከል ህብረተሰብ “ናሽናል አቪዬሽን ኮሌጅ ተምሮ ችግር የሚያወራና የሚያቃስት ሰው አይገኝም” Written by ናፍቆት ዮሴፍ ህልምን እውን አድርጎ የማለፍን ያህል ስኬት የለም የዛሬው እንግዳችን በኢትዮጵያ አየር መንገድ ውስጥ አብራሪ ነበሩ-ፓይለት። በኬንያ፣ በታንዛንያና አውስትራልያ በዚሁ ሙያ ለረዥም ዓመታት አገልግለዋል። ባጠቃላይ በዚህ ሙያ ውስጥ ከሩብ ክፍለ ዘመን ርዕሰ አንቀፅ በእንቅርት ላይ ጆሮ ደግፍ ከዕለታት አንድ ቀን ሁለት እውቅ ሀብታም ገበሬዎች በአንድ መንደር ይኖራሉ። ሁለቱም ራሳቸው ላይ ምናምኒት ፀጉር አልነበራቸውም። በዚህም ምክንያት “ሁለቱ እንቁላሎች” የሚል ቅጽል ስም ተሰጥቷቸው ነበር። በጣም የሚዋደዱ ባልንጀሮች ናቸው። አንድ
ሰራዊት ኢትዮጵያ ትማሊ ሶኑይ ናብ’ቲ ኣብ መቐለ ዝርከብ ቤት ጽሕፈቱ ኣትዮም ንመሳርሕ ሳተላይት ቪሳት ከምዘዕነውዎ ትካል ህጻናት ኣድህን ሕቡራት ሃገራት (ዩኒሴፍ) ኣፍሊጡ። ዩኒሴፍ"ተግባር ወትሃደራት ኢትዮጵያ፣ ንመሰላት፣ ሓለዋ ምርካብን፣ ኣብ ትሕቲ ዓለምለኻዊ ሕጊታት፣ ትካላት ኣብ ስራሕቲ ሰብኣዊ ሓገዛት ኣብ ጥቅሚ ንዝውዕልዎም ኣቁሑት ዘይምትንካፍን ዝብሉ ሕጊታት ዝጣሓሰ’ዩ" ይብል ። "ቀዳምነት ትካል ህጻናት ሕቡራት ሃገራት (ዩኒሴፍ) ኣብ ትግራይን ኣብ ኢትዮጵያን፣ ኣብ ትግራይ ንዝርከቡ 140 ሽሕ ቆልዑ ሓዊሱ ንኩሎም ዝተቃልዑ ህጻናት ምሕጋዝ እዩ፣ ስለዚ፣ ዒላማ መጥቃዕቲ ክንከውን ኣይነበረናን ንመጻኢ’ውን ክንከውን ኣይግባእን" ይብል። ዩኒሴፍ ወሲኹ "ኣብ ትግራይ ዝዋስኡ ኩሎም ተዋጋእቲ፣ ንሕጊታት ውግእ ክትግብሩ፣ ንትካላት ሰብኣዊ ሓገዛት ክከላኸልሎምን ይሓትት። ብኣንጻሩ፣ ተዋጋእቲ ሓይልታት፣ ንንብረት ትካላት ረድኤት ክከታተሉን ክወርሱን ኣይግባእን፣ ረድኤት ናብ ዘድልዮም ንምሕላፍ ከሐግዙን ንህጻናት ኩሉ ጊዜ ካብ ሓደጋ ክከላኸሉን" ኣዘኻኺሩ ኣሎ ። ዕለታዊ ፈነወ ድምጺ ኣመሪካ 05/12/2022 ፈነወ ድምጺ ኣመሪካ ቋንቋ ትግርኛ ታሕሳስ 5,2022 ፈነወ ድምጺ ኣመሪካ ቋንቋ ትግርኛ ታሕሳስ 5,2022 ዜና -ኮሚተ ቀይሕ መስቀል ናብ ክልል ትግራይ ሓገዝ ምቕጻሉ ይገልጽ: ኣዛዚ ሓይልታት ትግራይ 65 ሚእታዊት ካብ ሰራዊት ካብ ቕድመ ግንባር ምስሓቡ ይገልጹ: ኣብ ናይጀርያ ዘጋጠመ መጭወይቲን ሰራዊት ሶማል ንቁልፊ ቦታ ካብ ኣልሸባብ ምምንዛዑ ይገልጽ ዝብሉ ይርከብዎም ዜና ስፖርትን መደብ ሳይንስን ቴክኖሎጂን የጠቓልል
የአውሮፓ ህብረት መሪዎች የሚበዛው የሩሲያ የነዳጅ ዘይት አቅርቦት እንዲጣል ትናንት ሰኞ ከመሸ ሥምምነት ላይ መድረሳቸው ተዘግቧል። መሪዎቹ ሥምምነት ላይ የደረሱት በብዛት ከሩሲያ በሚገባ ነዳጅ የሚጠቀሙ ሀገሮችን ኢኮኖም ታሳቢ ባደረገ መልኩ ሩሲያ ላይ የበለጠ ጫና ለማሳደር መሆኑ ተገልጿል። መሪዎቹ በተስማሙበት ማዕቀብ ሩሲያ በመርከብ የምትልከው ነዳጅ በሙሉ የሚታገድ ሲሆን በቧምቧ የምትልከው ግን በጊዜያዊነት ይቀጥላል። የባህር በር የሌላት ሀንጋሪ የአባል ሀገሮችን ሙሉ ይሁንታ የሚጠይቀውን ውሳኔ እንደምትቃወም አስፈራርታ እንደነበር ይታወሳል። ይህ ማዕቀብ ጀርመን እና ፖላንድ ከሩሲያ ነዳጅ መግዛት ለማቆም መስማማታቸውን ተከትሎ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ሩሲያ ከምትልከው ነዳጅ ዘጠና ከመቶውን እንዳትልክ ያደርጋታል። የአውሮፓ ኮምሽን ፕሬዚዳንት ኡርሱላ ቮን ደር ሌየን፣ "ይሄ ትልቅ እርምጃ ነው። አሁን ደግሞ በቧምቧ በምትልከው በቀሪው በአስር ከመቶው ነዳጇ ጉዳይ ላይ እናተኩራለን።" ብለዋል። ማዕቀቡ በሩሲያ ነዳጅ ላይ አብዝተው የሚተመማመኑትን ሀንጋሪ ቼክ ሪፐብሊክ እና ስሎቫኪያን አይመለከትም። የቭላዲሚር ፑቲን የቅርብ አጋር የሆኑት የሀንጋሪው ፕሬዚዳንት ቪክተር ኦርባን ለሳምንታት የህብረቱ ማዕቀብ እንዳያልፍ አድርገው መቆየታቸው ይታወሳል። የዩክሬን መሪዎች ሩሲያ ለወረራዋ የምታውለውን ገንዘብ እንዳታገኝ ለማድረግ የነዳጅ ዘይት ንግዷ ሙሉ በሙሉ እንዲታገድ ሲወተውቱ የቆዩ ሲሆን የዩክሬይኑ ፕሬዚዳንት ቮሎዶሚር ዘለንስኪ ትናንት ለአህጉራዊው ህብረት ባደረጉት ንግግር በድጋሚ ተማጽኖአቸውን አሰምተዋል። የአውሮፓ ህብረት መሪዎች ለዩክሬን ኢኮኖሚ እና መልሶ ግንባታ የሚውል 9 ነጥብ 7 ቢሊዮን ዶላር እርዳታ ለመስጠት ተስማምተዋል። በውጊያው አምባ ምስራቅ ዩክሬን ሲቬሮዶኔትስክ ከተማ ጎዳናዎች ላይ ከባድ ውጊያ እየተካሂደ ሲሆን የዩክሬን ኃይሎች የሩሲያ ኃይሎች የሚያወርዱትን ከባድ ጥቃት ለመመከት እየሞከሩ ናቸው። በዋሽንግተን የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን ለዩክሬን ሩሲያ ግዛት መድረስ የሚችል ሮኬት እንደማይልኩ ገልጸዋል። ዩናይትድ ስቴትስ ለዩክሬን ብዛት ያለው ወታደራዊ እርዳታ የሰጠች ሲሆን ዩክሬን በይበልጥ ጠንካራ የሆኑ ሮኬቶች እንዲላኩላት ጠይቃለች። ይህ በእንዲህ እንዳለ ሩሲያ ወረራ ከከፈተች ወዲህ ዩክሬን ውስጥ ሰላሳ ሁለት የመገናኛ ብዙሃን አባላት መገደላቸውን ፕሬዚደንት ዘለንስኪ ተናግረዋል። ትናንት የሠላሳ ሁለት ዓመት ዕድሜ ያለው ፈረንሳዊ ጋዜጠኛ ሌክሬክ ኢምሆፍ ሲቮሮዶኔትስክ ከተማ ውስጥ ተገድሏል።
ኤርትራዊ ምንቅስቓስ ንዲሞክራስን ሰብኣዊ መሰላትን (ኤምዲሰመ) በቲ መርማሪት ኮሚሽን ውድብ ሕቡራት ሃገራት ዘውጽኣቶ ጸብጻብ ዕጉብ ምዃኑ ብሓጐስ ይገልጽ። እዛ መርማሪት ኮሚሽን ብቤት ምኽሪ ሰብኣዊ መሰላት ብውሳኔ 26/24 ኣብ ዕለት 27 ሰነ 2014 ዝቖመት ኮይና፡ ሓላፍነታ ድማ ንኹነታት ምግሃስ ሰብኣዊ መሰላት ኤርትራ ኣጻርያ ኣብ ውሽጢ ሓደ ዓመት ጸብጻብ ከተቕርብ ዝብል እዩ ነይሩ። ከምቲ ትጽቢት ዝተገብረላ ድማ እዛ ኮሚሽን ነቲ ብመንግስቲ ኤርትራ ዝግበር ውዱብን ዓቢ ዝርጋሐ ዘለዎን ምግሃስ ሰብኣዊ መሰላት ብዝርዝር ኣቕሪባ። እቲ ጸብጻብ፡ ልዕልና ሕጊ ብዘይምህላዉ ዜጋታት መሰሎምን ነጻነቶምን ተገፊፉ፡ ብዘይ ሕጊ ይቕየዱ፡ ብኣሰቃቒ ይሳቀዩ፡ ደቀንስትዮ ጾታዊ ስቕያት የጋጥመን፡ ደረት ኣልቦ ግዱድ ዕስክርናን ሸቅሊን ደረጃኡ ክሳብ ገበናት ኣንጻር ሰብኣውነት ክበጽሕ ከምዝኽእል ዘርዚሩ። ኤርትራውያን ነዚ ኩነታት ክቕይርዎ ከምዘይክእሉ ተስፋ ብምቑራጽ ኣማኢት ኣሽሓት ሃገሮም ራሕሪሖም ይወጹ ኣለዉ። ካብ ምሒር ዓቕሊ ጽበት ድማ ሕይወቶም ንምድሓን ግዳያት ጉዕዞ ምድረበዳን ባሕሪን፡ ግዳያት ጭውያን ይኾኑ ኣለዉ። ኤርትራውያን ብሰንኪ ምግሃስ ሰብኣዊ መሰላቶም ዓዶም ራሕሪሖም ናብ ስደይ የምርሑ ስለዘለዉ፡ ናይ ማሕበረሰብ ዓለም ሓለዋን ዑቕባን የድልዮም። እዛ መርማሪት ኮሚሽን ዘዳለወቶ ጸብጻብ ብኣካል ዘጋጥሞም ስለዝኾነ ንኤርትራውያን ሓድሽ ኣይኮነን። እንተኾነ ግን ብዓለምለኻዊ ውድብ ዝተመዘዘ ኣካል ዝተዳለወ ናይ መጀመርያ ጸብጻብ ብምዃኑ ዓቢ ኣገዳስነት ኣለዎ። እዚ ጸብጻብ እዚ ነቲ ብኤርትራውያንን ብኻልኦት ትካላት ሰብኣዊ መሰላትን ክበሃል ዝጸንሐ ዘትርር እዩ። ልክዕ ከም ናይ ቅድሚ ሕጂ፡ መንግስቲ ኤርትራ ነዚ ጸብጻብ ብሽርሒ ናይ ታሪኽ ጸላእትና ዝተሃንደሰ ብምባል ነጺግዎ ኣሎ። ብሰናይ ድልየት ድማ ነዚ ምግሃስ ሰብኣዊ መሰላት ከመይሓይሾ ዝብል እምነት የብልናን። ስለዚ ድማ ኤምዲሰመ ማሕበረሰብ ዓለም ነቲ ኣብዚ ጸብጻብ መርማሪት ኮምሽን ዝሰፈረ ለበዋታት ኣብ ተግባር ክውዕል ዕቱብ ስጉምቲ ክወስድ ምሕጽንታኡ የቕርብ። እዚ ምስዘይግበር ግና እቲ ኩነታት ናብ ዝኸፍአ ዕንወትን ህልቂትን ዜጋታት እታ ሃገር ከኸትል ምዃኑ፡ ካብኡ ሓሊፉ'ውን ንጸጥታ ናይ ቀርኒ ኣፍሪቃ ኣብ ኣስጋኢ ኩነታት ዝሸምም እዩ። ብተወሳኺ ኤምዲሰመ ንጎረባብቲ ሃገራትን፡ ኤውሮፓዊ ሕብረትን፡ ንኤርትራውያን ስደተኛታት ሰብኣዊ ሓገዝን ዑቕባን ክህቡ ይጽውዕ። ልዕሊ ኹሉ ድማ ኤርትራውያን ነዚ ዕድል እዚ ተጠቒሞም ብዝበለጸ ክጥርነፉን ክውደቡን ይጽውዕ። ማሕበረሰብ ዓለም ደጋፊ ተራ ጥራሕ እዩ ክጻወት ዝኽእል፡ ኣብ ኤርትራ ለውጢ ምምጻእ ግና ሓላፍነት ኤርትራውያን ጥራሕ እዩ፡ ስለዚ ነዚ ተገንዚቦም ኤርትራውያን ደረኽቲ ለውጢ ክኾኑ ዜግንነታዊ ሓላፍነቶም ክስከሙ ጻውዒት የቅርብ። በዚ ኣጋጣሚ ድማ ኤምዲሰመ ሞያዊ ብቕዓት ዘለዎ ጸብጻብ ብምቕራብ ሓላፍነቶም ንዝፈጸሙ ኣባላት እታ ኮምሽን ዘለዎ ሞገስን ምስጋናን ይገልጽ። ንኹሉኹም እቶም ነዛ ኮምሽን ክትምስረትን ስርሓ ብዓወት ከተሰላስልን ከይተሓለልኩም ዝጸዓርኩም ኣብነታውያን ኤርትራውያን ድማ እንቛዕ ነዚ ኣርኣየኩም ንብል። ኣጆኹም ኣጆና!!!
በሰሜን ኢትዮጵያ እየተካሄደ ያለዉ ጦርነት እስካሁን እልባት አላገኝም፡፡ጦርነቱ በሰላማዊ መንገድ እንዲቋጭ ለማድረግ የተለያዩ ሀገራትና ተቋማት ግፊት እያደረጉ ይገኛሉ፡፡ ይሁን እንጂ ጦርነቱ እስካሁን ድረስ የሚቋጭበት ሁኔታ አልተፈጠረም፡፡ በእርስ በርስ ጦርነት፤ በጎሳዎች መካከል በሚፈጠሩ ግጭቶች እንዲሁም በወታደራዊ መፈንቅለ መንግስቱ አመራሮች እና በተቃዋሚዎች መካከል በሚፈጠሩ ግጭቶችና ዉዝግቦች ከዑመር አልበሽር አስተዳደር በኋላ እስካሁን መረጋጋት ያልቻለችዉ ሱዳን፤ ሁለቱን ተፋላሚ ሀይሎች ለማደራደር እንደምትፈልግ አስታዉቃለች፡፡ የሱዳን ሉአላዊ ምክር ቤት አመራር አባል የሆኑት ሌተራል ጀነራል ሸምስ አላዲን ካባሺ፤ የአዉሮፓ ህብረት የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልክተኛ ከሆኑት አኔት ዌበር ጋር በካርቱም በተወያዩበት ወቅት ነዉ ሀሳባቸዉን የገለፁት፡፡ እንደ ጄነራሉ ገለፃ ኢትዮጵያና ሱዳን ረጂም ዘመናት ያስቆጠረ ግንኙነት ያላቸዉ ሲሆን ሰፊ የሆነ የጋራ ድንበርንም ይጋራሉ፡፡ በመሆኑም የኢትዮጵያ ሰላምና መረጋጋት ለሱዳን እና ለአካባቢዉ መረጋጋት ትልቅ አስተዋፅኦ አለዉ ብለዋል፡፡ሱዳን የኢጋድ ሊቀመንበር እንደመሆኗ ሁለቱም ተፋላሚ ሀይሎች በጠረጴዛ ዙሪያ እንዲቀመጡና እንዲነጋገሩ ትፈልጋለች በማለት ለኔት ዌበር መናገራቸዉን ሱዳን ትሪቡን ዘግቧል፡፡እንደዘገባዉ ከሆነ ሱዳን ሁለቱን ተፋላሚ ሀይሎች የማደራደር ጥያቄ በይፋ ስለማቅረቧ የተባለ ነገር የለም፡፡ ሱዳን በሁለቱም ተፋላሚ ሀይሎች መካከል ተአማኒነትን ማግኘቷ ያጠራጥራል ያለዉ ዘገባዉ፤ በተለይ ከኢትዮጵያ ፌደራል መንግስት በኩል በሱዳን ላይ እምነት ላይኖር ይችላል ብሏል፡፡ለዚህም የታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ የሶስትዮሽ ድርድር ጋር ተያይዞ በሱዳን እና በኢትዮጵያ መካከል የተፈጠረዉ አለመግባባት አንዱ ነዉ ሲል ገልጧል፡፡ በተጨማሪም የኢትዮጵያ መንግስት በህወሃት ሀይሎች የተከፈተበትን ጦርነት ተከትሎ በሱዳን ድንበር የነበረዉን የሀገር መከመላከያ ሰራዊት ወደ ትግራይ ክልል ሲያንቀሳቅስ ሱዳን ደግሞ የይገባኛል ጥያቄ የምታነሳበትን የአልፋሽጋ ለም መሬት በወረራ መያዟ ይታወሳል፡፡ይህንንም ተከትሎ የኢትዮጵያ መንግስት ሱዳን በወረራ ከያዘችዉ የኢትዮጵያ ግዛት እንድትወጣ ተደጋጋሚ መግለጫዎችን ማዉጣቱ ይታወቃል፡፡ይሁን እንጂ ቦታዉን እስካሁን ድረስ ሱዳን በወረራ እንደያዘችዉ ነዉ፡፡ይህም የሁለቱን ሀገራት ግንኙነት ያሻከረ ጉዳይ ሆኗል፡፡ ከዚህ በተጨማሪም የህወሃት ወጣቶች ክንፍ የሆነዉ ሳምሪ የተባለዉ ታጣቂ በማይካድራ በንፁሃን የአማራ ብሄር ተወላጆች ላይ ዘግናኝ ጭፍጨፋ ካደረሰ በኋላ ወደ ሱዳን በመሸሽ በስደተኛ ስም ትጥቅና ስንቅ ከተለያዩ አካላት እየቀረበለት በተደጋጋሚ በኢትዮጵያ ላይ ጥቃት እየፈፀመ ይገኛል፡፡ለታጣቂ ሀይሉም ነፃ የመንቀሳቀሻ ቦታ ሱዳን መስጠቷ በኢትዮጵያ መንግስት በኩል እምነት እንዳይጣልባት ያደርጋል፡፡
1. የኩባንያውን ከፍተኛ አመራሮች ሥልጠና ማጠናከር ፣ የኦፕሬተሮችን የንግድ ፍልስፍና ማሻሻል ፣ አስተሳሰባቸውን ማስፋት ፣ የውሳኔ አሰጣጥ ችሎታን ፣ የስትራቴጂካዊ ልማት ችሎታን እና የዘመናዊ አስተዳደር ችሎታን ማጎልበት። 2. የኩባንያውን የመካከለኛ ደረጃ ሥራ አስኪያጆች ሥልጠና ማጠናከር ፣ የአስተዳዳሪዎች አጠቃላይ ጥራትን ማሻሻል ፣ የእውቀት አወቃቀሩን ማሻሻል እና አጠቃላይ የአስተዳደር ችሎታን ፣ የፈጠራ ችሎታን እና የማስፈጸም ችሎታን ማሳደግ። 3. የኩባንያውን የሙያ እና የቴክኒክ ሠራተኞችን ሥልጠና ማጠናከር ፣ የቴክኒካዊ ሥነ -መለኮታዊ ደረጃን እና የሙያ ክህሎቶችን ማሻሻል ፣ የሳይንሳዊ ምርምር እና ልማት ፣ የቴክኖሎጂ ፈጠራ እና የቴክኖሎጂ ሽግግር አቅሞችን ማሳደግ። 4. የኩባንያውን ኦፕሬተሮች የቴክኒክ ደረጃ ሥልጠና ማጠንከር ፣ የኦፕሬተሮችን የሥራ ደረጃ እና የአሠራር ክህሎቶችን በተከታታይ ማሻሻል እና የሥራ ግዴታዎችን በጥብቅ የመፈጸም ችሎታን ማሳደግ። 5. የኩባንያውን ሠራተኞች የትምህርት ሥልጠና ማጠናከር ፣ በየደረጃው ያሉ ሠራተኞችን ሳይንሳዊና ባህላዊ ደረጃ ማሻሻል ፣ የሠራተኛውን አጠቃላይ የባህል ጥራት ማሳደግ። 6. በየደረጃው ያሉ የአመራር ሠራተኞችንና የኢንዱስትሪ ሠራተኞችን የብቃት ሥልጠና ማጠናከር ፣ የምስክር ወረቀቶችን በመጠቀም የሥራውን ፍጥነት ማፋጠን ፣ እና ማኔጅመንቱን የበለጠ ደረጃውን የጠበቀ ማድረግ። መርሆዎች እና መስፈርቶች 1. በፍላጎት የማስተማር እና ተግባራዊ ውጤቶችን የመፈለግን መርህ ማክበር። በኩባንያው ተሃድሶ እና ልማት ፍላጎቶች እና በሠራተኞች ልዩ ልዩ የሥልጠና ፍላጎቶች መሠረት የትምህርት እና የሥልጠና ተገቢነትን እና ውጤታማነትን ለማሳደግ ፣ እና የበለፀገ ይዘትን እና በተለዋዋጭ ቅጾችን በተለያዩ ደረጃዎች እና ምድቦች ሥልጠና እንሰጣለን። የሥልጠና ጥራት። 2. የነፃ ሥልጠናን መርህ እንደ ዋና ፣ የውጪ ኮሚሽን ሥልጠናን እንደ ማሟያ ማክበር። የሥልጠና ሀብቶችን ያዋህዳል ፣ የኩባንያው የሥልጠና ማዕከልን እንደ ዋና ማሠልጠኛ ሥፍራ እና አጎራባች ኮሌጆች እና ዩኒቨርሲቲዎች የውጪ ኮሚሽኖች የሥልጠና መሠረት ፣ መሠረታዊ ሥልጠና እና መደበኛ ሥልጠና ለማድረግ በገለልተኛ ሥልጠና ላይ የተመሠረተ እና ተዛማጅ የሙያ ሥልጠናን ያካሂዳል እንዲሁም የሥልጠና መረብን ያሻሽላል። በውጭ ኮሚሽኖች በኩል። 3. የሥልጠና ሠራተኞችን ፣ የሥልጠና ይዘትን እና የሥልጠና ጊዜን ሦስቱን የትግበራ መርሆዎች ማክበር። እ.ኤ.አ. በ 2021 ለከፍተኛ የሥራ አመራር ሠራተኞች በንግድ ሥራ አመራር ሥልጠና ውስጥ ለመሳተፍ የተጠራቀመው ጊዜ ከ 30 ቀናት ያላነሰ ነው። ለመካከለኛ ደረጃ ካድሬዎች እና ለሙያዊ የቴክኒክ ሠራተኞች የንግድ ሥራ ስልጠና የተሰበሰበው ጊዜ ከ 20 ቀናት ያላነሰ ነው። እና ለጠቅላላ ሠራተኞች የሥራ ክህሎት ሥልጠና የተሰበሰበው ጊዜ ከ 30 ቀናት ያላነሰ መሆን አለበት። የሥልጠና ይዘት እና ዘዴ (1) የኩባንያ መሪዎች እና ከፍተኛ ሥራ አስፈፃሚዎች 1. ስትራቴጂያዊ አስተሳሰብን ማዳበር ፣ የንግድ ፍልስፍና ማሻሻል ፣ እና ሳይንሳዊ የውሳኔ አሰጣጥ ችሎታዎችን እና የንግድ ሥራ አያያዝ ችሎታዎችን ማሻሻል። በከፍተኛ የሥራ ፈጣሪ መድረኮች ፣ ስብሰባዎች እና ዓመታዊ ስብሰባዎች ውስጥ በመሳተፍ ፣ ከተሳካላቸው የአገር ውስጥ ኩባንያዎች መጎብኘት እና መማር ፤ ከታዋቂ የአገር ውስጥ ኩባንያዎች በከፍተኛ አሠልጣኞች በከፍተኛ ደረጃ ትምህርቶች ውስጥ መሳተፍ። 2. የትምህርት ዲግሪ ሥልጠና እና የሙያ ብቃት ሥልጠና። (2) የመካከለኛ ደረጃ አስተዳደር ካድሬዎች 1. የአስተዳደር ልምምድ ስልጠና። የምርት አደረጃጀት እና አስተዳደር ፣ የወጪ አስተዳደር እና የአፈጻጸም ግምገማ ፣ የሰው ኃይል አስተዳደር ፣ ተነሳሽነት እና ግንኙነት ፣ የአመራር ጥበብ ፣ ወዘተ ባለሙያዎችን እና ፕሮፌሰሮችን ወደ ኩባንያው እንዲመጡ ይጠይቁ ንግግሮች። በልዩ ንግግሮች ውስጥ ለመሳተፍ አግባብነት ያላቸውን ሠራተኞች ማደራጀት። 2. የላቀ ትምህርት እና የሙያ ዕውቀት ሥልጠና። በዩኒቨርሲቲ (የመጀመሪያ ዲግሪ) የደብዳቤ ልውውጥ ኮርሶች ፣ ራስን መፈተሽ ወይም በ MBA እና በሌሎች የማስተርስ ዲግሪ ጥናቶች ውስጥ እንዲሳተፉ ብቃት ያላቸውን የመካከለኛ ደረጃ ካድሬዎችን በንቃት ያበረታቱ ፤ በብቃት ፈተናው ውስጥ ለመሳተፍ እና የብቃት ማረጋገጫውን ለማግኘት የአስተዳደር ፣ የቢዝነስ አስተዳደር እና የሂሳብ ባለሙያ አስተዳደር ካድሬዎችን ያደራጃሉ። 3. የፕሮጀክት ሥራ አስኪያጆችን ሥልጠና ማጠናከር። በዚህ ዓመት ኩባንያው በአገልግሎት እና በመጠባበቂያ ፕሮጄክት ሥራ አስኪያጆች የማሽከርከር ሥልጠናን በከፍተኛ ሁኔታ ያደራጃል ፣ የፖለቲካ እውቀታቸውን ፣ የአስተዳደር ችሎታቸውን ፣ የግለሰባዊ ግንኙነት ችሎታቸውን እና የንግድ ችሎታቸውን በማሻሻል ላይ በማተኮር ከ 50% በላይ የሥልጠና ቦታውን ለማሳካት ይጥራል። በዚሁ ጊዜ ሠራተኞችን ለመማር አረንጓዴ ሰርጥ እንዲያገኙ “ዓለም አቀፍ የሙያ ትምህርት መስመር ላይ” የርቀት የሙያ ትምህርት አውታረ መረብ ተከፈተ። 4. አድማስዎን ያሰፉ ፣ አስተሳሰብዎን ያስፋፉ ፣ ዋና መረጃን ፣ እና ከልምድ ይማሩ። የመካከለኛ ደረጃ ካድሬዎችን ለማደራጀት እና የላይኛውን እና የታችኛውን ተፋሰስ ኩባንያዎችን እና ተዛማጅ ኩባንያዎችን በቡድን ለመጎብኘት ስለ ምርት እና አሠራር ለማወቅ እና ከተሳካ ተሞክሮ ለመማር። (3) የባለሙያ እና የቴክኒክ ሠራተኞች 1. አድማሱን ለማስፋት በተመሳሳይ ኢንዱስትሪ ውስጥ ባሉ ከፍተኛ ኩባንያዎች ውስጥ የላቁ ልምዶችን እንዲያጠኑ እና እንዲማሩ ባለሙያ እና ቴክኒካዊ ሠራተኞችን ያደራጁ። በዓመቱ ውስጥ ክፍሉን ለመጎብኘት ሁለት የቡድን ሠራተኞችን ለማመቻቸት ታቅዷል። 2. የወጪ ስልጠና ሠራተኞችን ጥብቅ አስተዳደር ማጠናከር። ከስልጠና በኋላ የጽሑፍ ቁሳቁሶችን ይፃፉ እና ለስልጠና ማዕከሉ ሪፖርት ያድርጉ ፣ አስፈላጊም ከሆነ በኩባንያው ውስጥ አንዳንድ አዲስ እውቀቶችን ይማሩ እና ያስተዋውቁ። 3. በአካውንቲንግ ፣ በኢኮኖሚ ፣ በስታቲስቲክስ ፣ ወዘተ የሙያ ቴክኒካዊ የሥራ ቦታዎችን ለማግኘት ፈተናዎችን ማለፍ ለሚያስፈልጋቸው ባለሙያዎች ፣ በታቀደው ሥልጠና እና በቅድመ-ምርመራ መመሪያ ፣ የባለሙያ ርዕስ ፈተናዎችን የማለፊያ መጠን ያሻሽላሉ። በግምገማ ሙያዊ እና ቴክኒካዊ ቦታዎችን ለያዙ የምህንድስና ባለሙያዎች ፣ ልዩ ሙያዎችን እንዲሰጡ የሚመለከታቸው የባለሙያ ባለሙያዎችን መቅጠር ፣ የባለሙያ እና የቴክኒክ ሠራተኞችን የቴክኒክ ደረጃ በበርካታ ሰርጦች ማሻሻል። (4) ለሠራተኞች መሠረታዊ ሥልጠና 1. ወደ ፋብሪካው ሥልጠና የሚገቡ አዳዲስ ሠራተኞች እ.ኤ.አ. በ 2021 የኩባንያውን የኮርፖሬት ባህል ሥልጠና ፣ ሕጎች እና ደንቦችን ፣ የሠራተኛ ተግሣጽን ፣ የደህንነት ምርትን ፣ የቡድን ሥራን እና የጥራት የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥልጠናን አዲስ ለተቀጠሩ ሠራተኞች ማጠናከሩን እንቀጥላለን። እያንዳንዱ የሥልጠና ዓመት ከ 8 የክፍል ሰዓታት በታች መሆን የለበትም። በጌቶች እና በተግባር ባለሙያዎች ትግበራ ፣ ለአዳዲስ ሠራተኞች የሙያ ክህሎት ሥልጠና ፣ ለአዲስ ሠራተኞች ኮንትራቶችን የመፈረም መጠን 100%መድረስ አለበት። የሙከራ ጊዜ ከአፈጻጸም ግምገማ ውጤቶች ጋር ተጣምሯል። በግምገማው ያልተሳካላቸው ይሰናበታሉ ፣ የላቀ የነበሩ ደግሞ የተወሰነ ምስጋና እና ሽልማት ይሰጣቸዋል። 2. ለተዘዋወሩ ሰራተኞች ስልጠና የኮርፖሬት ባህልን ፣ ህጎችን እና ደንቦችን ፣ የሠራተኛ ተግሣጽን ፣ የደህንነት ምርትን ፣ የቡድን መንፈስን ፣ የሙያ ጽንሰ -ሐሳቦችን ፣ የኩባንያ ልማት ስትራቴጂን ፣ የኩባንያውን ምስል ፣ የፕሮጀክት እድገትን ፣ ወዘተ የመሳሰሉትን የሰው ማዕከል ሠራተኞችን ማሠልጠኑን መቀጠል አስፈላጊ ነው ፣ እና እያንዳንዱ ንጥል ያነሰ መሆን የለበትም። ከ 8 የክፍል ሰዓታት። በተመሳሳይ በኩባንያው መስፋፋት እና የውስጥ የሥራ ሰርጦች መጨመር ፣ ወቅታዊ የሙያ እና የቴክኒክ ሥልጠና ይካሄዳል ፣ የሥልጠናው ጊዜ ከ 20 ቀናት በታች መሆን የለበትም። 3. የግቢ እና ከፍተኛ ደረጃ ተሰጥኦዎችን ሥልጠና ማጠንከር። የግል ልማት እና የኮርፖሬት ሥልጠና ፍላጎቶች ውህደትን እውን ለማድረግ ሁሉም መምሪያዎች ሠራተኞች ራሳቸውን እንዲያጠኑ እና በተለያዩ ድርጅታዊ ሥልጠናዎች ውስጥ እንዲሳተፉ ለማበረታታት ሁኔታዎችን መፍጠር አለባቸው። የአስተዳደር ሠራተኞችን የሙያ ችሎታ ወደ ተለያዩ የአስተዳደር የሙያ አቅጣጫዎች ለማስፋት እና ለማሻሻል ፣ የባለሙያ እና የቴክኒክ ሠራተኞችን የሙያ ችሎታን ወደ ተዛማጅ ዋናዎች እና የአስተዳደር መስኮች ማሳደግ እና ማሻሻል ፣ የግንባታ ኦፕሬተሮች ከሁለት በላይ ክህሎቶችን እንዲቆጣጠሩ እና በአንድ ልዩ ችሎታ እና በብዙ ችሎታዎች ተሰጥኦ እና ከፍተኛ ተሰጥኦ ያላቸው የተዋሃዱ ዓይነት እንዲሆኑ ለማስቻል። እርምጃዎች እና መስፈርቶች (1) መሪዎች ለእሱ ትልቅ ቦታ መስጠት አለባቸው ፣ ሁሉም መምሪያዎች በትብብር ውስጥ በንቃት መሳተፍ ፣ ተግባራዊ እና ውጤታማ የሥልጠና ትግበራ ዕቅዶችን መቅረጽ ፣ የመመሪያ እና መመሪያዎችን ጥምረት መተግበር ፣ የሠራተኞችን አጠቃላይ ጥራት ልማት ማክበር ፣ የረጅም ጊዜ መመሥረት አለባቸው። እና አጠቃላይ ፅንሰ-ሀሳቦች ፣ እና ንቁ ይሁኑ የስልጠና ዕቅዱ ከ 90% በላይ መሆኑን እና የሙሉ-ሠራተኛ የሥልጠና መጠን ከ 35% በላይ መሆኑን ለማረጋገጥ “ትልቅ የሥልጠና ንድፍ” ይገንቡ። (2) የሥልጠና መርሆዎች እና ቅርፅ። “ሠራተኛውን የሚያስተዳድረው ፣ የሚያሠለጥነው” በተዋረድ አስተዳደር እና በተዋረድ የሥልጠና መርሆዎች መሠረት ሥልጠና ያደራጁ። ኩባንያው በአስተዳደር አመራሮች ፣ በፕሮጀክት ሥራ አስኪያጆች ፣ በዋና መሐንዲሶች ፣ በከፍተኛ ችሎታ ተሰጥኦዎች እና “በአራት አዲስ” የማስተዋወቂያ ሥልጠና ላይ ያተኩራል። በአዳዲስ እና በአገልግሎት ላይ ባሉ ሠራተኞች የማሽከርከር ሥልጠና እና በተዋሃዱ ተሰጥኦዎች ሥልጠና ውስጥ ጥሩ ሥራ ለመሥራት ሁሉም መምሪያዎች ከስልጠና ማዕከሉ ጋር በቅርብ መተባበር አለባቸው። በስልጠና መልክ የድርጅቱን ተጨባጭ ሁኔታ ማዋሃድ ፣ እርምጃዎችን ከአካባቢያዊ ሁኔታዎች ጋር ማስተካከል ፣ በአቅማቸው መሠረት ማስተማር ፣ የውጭ ሥልጠናን ከውስጣዊ ሥልጠና ፣ ከመሠረታዊ ሥልጠና እና ከቦታ ሥልጠና ጋር ማዋሃድ እና ተለዋዋጭ እና እንደ የክህሎት ልምምዶች ፣ ቴክኒካዊ ውድድሮች እና የግምገማ ፈተናዎች ያሉ የተለያዩ ቅጾች ፤ ትምህርቶች ፣ ሚና መጫወት ፣ የጉዳይ ጥናቶች ፣ ሴሚናሮች ፣ በቦታው ምልከታዎች እና ሌሎች ዘዴዎች እርስ በእርስ ተጣምረዋል። በጣም ጥሩውን ዘዴ እና ቅርፅ ይምረጡ ፣ ሥልጠና ያደራጁ። (3) የሥልጠናን ውጤታማነት ማረጋገጥ። አንደኛው ፍተሻ እና መመሪያን ማሳደግ እና ስርዓቱን ማሻሻል ነው። ኩባንያው የራሱን የሰራተኛ ማሰልጠኛ ተቋማትን እና ቦታዎችን ማቋቋም እና ማሻሻል ፣ በስልጠና ማዕከሉ በሁሉም ደረጃዎች በተለያዩ የሥልጠና ሁኔታዎች ላይ መደበኛ ያልሆነ ምርመራ እና መመሪያ ማካሄድ አለበት ፤ ሁለተኛው የምስጋና እና የማሳወቂያ ሥርዓት መዘርጋት ነው። የላቀ የስልጠና ውጤት ላስመዘገቡ እና ጠንካራ እና ውጤታማ ለሆኑ ክፍሎች ዕውቅና እና ሽልማቶች ተሰጥተዋል ፤ የሥልጠና ዕቅዱን ተግባራዊ ያላደረጉ እና በሠራተኛ ሥልጠና ላይ መዘግየት ያላቸው መምሪያዎች ማሳወቅ እና መተቸት አለባቸው። ሦስተኛው ለሠራተኞች ሥልጠና የግብረመልስ ስርዓት መዘርጋት እና የሥልጠና ሂደቱን የግምገማ ሁኔታ እና ውጤቶች በስልጠና ጊዜዬ ደመወዙ እና ጉርሻው ተገናኝተዋል። የሠራተኞችን የራስ ሥልጠና ግንዛቤ ማሻሻል ይገንዘቡ። ዛሬ ባለው ታላቅ የድርጅት ማሻሻያ ልማት ፣ በአዲሱ ዘመን የተሰጡትን ዕድሎች እና ተግዳሮቶች በመጋፈጥ ፣ የሰራተኛ ትምህርት እና ሥልጠና አስፈላጊነትን እና ጥንካሬን በመጠበቅ ብቻ ጠንካራ አቅም ያለው ፣ ከፍተኛ ቴክኖሎጂ እና ከፍተኛ ጥራት ያለው ኩባንያ መፍጠር እና ከራሱ ጋር መላመድ የገቢያ ኢኮኖሚ ልማት። የሰራተኞች ቡድን ብልሃታቸውን በተሻለ መንገድ እንዲጠቀሙ እና ለድርጅቱ ልማት እና ለማህበረሰቡ እድገት የበለጠ አስተዋፅኦ እንዲያደርጉ ያስችላቸዋል። የሰው ሀብቶች የኮርፖሬት ልማት የመጀመሪያ አካል ናቸው ፣ ግን ኩባንያዎቻችን ሁልጊዜ ከችሎታው ደረጃ ጋር ለመጓዝ ይቸገራሉ። ምርጥ ሠራተኞች ለመምረጥ ፣ ለማልማት ፣ ለመጠቀም እና ለማቆየት አስቸጋሪ ናቸው? ስለዚህ የድርጅት ዋና ተወዳዳሪነትን እንዴት መገንባት እንደሚቻል ፣ የችሎታ ሥልጠና ቁልፍ ነው ፣ እና የችሎታ ሥልጠና የሚመጣው ከፍተኛ አፈፃፀም ያለው ቡድን ለመገንባት በተከታታይ ትምህርት እና ሥልጠና የሙያ ባሕርያቸውን እና እውቀታቸውን እና ክህሎቶቻቸውን በየጊዜው ከሚያሻሽሉ ሠራተኞች ነው። ከልህቀት ወደ የላቀ ፣ ድርጅቱ ሁል ጊዜ አረንጓዴ ይሆናል!
ምምሕዳር ባይደን ሃርሪስ ቀንዲ መበገሲ ዘይሕጋዊ ስደት ወይውን ደምበታትን ዓለም ለኸ ስምምዓትን ዝጥሕሱ ዘይሕጋውያን ሰባት ዝዳኒ ኩለመዳይ መስርሕ ዝሓቆፈ ኣንፈት ኣቀ፟ሚጡ ። እዚ ኣካይዳ ምስ ሃገራት ምእኸላይን ኣሜሪካን ካልኦት መሻርክቲ መንግስትታትን ፣ ምስ ማሕበራት ሲቪል፣ ምስ ውልቀ ሰባትን ዓለም ለኸ ትካላትን ብምትሕብባር መብዛሕትኦም ገዘኦም ገዲፎም ናብ ዩናይትድ ስቴትስ ክስደዱ ዝገብሮም ዘሎ ኣብቲ ዞባ ዘሎ ኩነታት ንምእላይ ዝዓለመ እዩ ። ምኽትል ፕሬዝዳንት ካምላ ሃሪስ ኣብ ዝሓለፈ ወርሒ 26ሚያዝያ ምስ ፕሬዝዳንት ጓቲማላ ኣሌሃንድሮ ጂያማቴ ኣብ ዝገበረኦ ክልቲኣዊ ዘተ ቀንዲ መበገሲ ዘይሕጋዊ ስደት ተባሂሎም ዝግለፁ ንነዊሕ እዋን ተደጋጊሞም ዝፅርሑ'ዮም ኣሎ ። "ድኽነትን ስእነትን ዘዕነዎ ቁጠባዊ ዕድላት ፣ሕማቅ፟ ኩነታት ኣየር ኣየር ዘስዓቦ ጉድኣትን ንምሕዋዩ ክስርሑ ዝግበኦም ጉዳያትን ከምኡ'ውን ግዕዝይናን ስእነት ሰናይ ምምሕዳርን ፣ኣብ ልዕሊ ደቂ ኣንስትዮ ፣ደቂ ኣባት እቲኸባቢ ኣብ ልዕሊ LGBTQ ወይ ከኣ ሰዓብቲ ተመሳሳሊ ፆታን ኣብ ልዕሊ ፀለምቲ ዝበፅሕ ጥቅ፟ዓት ዝኣምሰሉን ጉዳያት ጠመተ ገይርና ኣለና ።" ዩናይትድ ስቴትስ ኣብቲ ዞባ እትገብሮ ሓገዝ ከተዕቢ ትልሚ ኣለዋ ካብቲ ኸባቢ ንዝብገስ ስደት ውፅኢታዊ፣ ደሕንነቱን ሰብኣዊነቱን ብዝተሓለወ መንገዲ ምትሕብባራትና ንምጥንኻር ክንሰርሕ ኢና ኢለን ። "ካብ ክልቲኣዊ ስራሕትናን ኩለመዳያዊ ፃዕርናን ብተወሳኺ ዩናይትድ ስቴትስ ምስ ዓለም ለኸ ትካላት፣ ኣብ ዓለም ለኸ ዝርከቡ መሻርኽቲ ኣካላት ፣ ዩናይትድ ስቴትስ ዝማእኸሎም ትካላት ፣ውልቀ ማሕበራትን ጠርነፍቲ ማሕበራትን ሃናፃይ ዝኾነ ስትራትቴጅታት ዘርጊሓ እያ ።" ድሕሪ እቲ ብቪድዮ ኮንፈረንስ ዝተኻየደ ዘተ ከምዝበለኦ ዩናይትድ ስቴትስ ንሰብዓዊ ሓገዝን ሕፅረት ዝተመጣጠነ መግቢ ዝውዕልን ግዘ ዘይህቡ ወሰንቲ ፀገማት ንምእላይ ዝሕግዝን ተወሳኺ ናይ 310 ሚልዮን ዶላር ሓገዝ ትገብር ምህላዋ ሓቢረን ። እዚ ገንዘብ ኣብ ሳልቫዶር ፣ ጓቲማላ ፣ በሆንዱራሰን ኣብቲ ዞባ ዝርከቡ ሰባት ዝሓወሰ 'ዩ ። እቲ ሓገዝ ንቅልጡፍ ሓገዝ መግቢ ፣ መፅለሊ ፣ ንሓለዋ ጥዕና ንዝተመጣጠነ መግቢን ሓለዋ ጥዕና ንዝተመጣጠነ መግቢን ሓለዋ ፅርየትን ከምኡ"ውን ቁጠባዊ ውሕስናቅ ዝህቡ መደባት ዘተታትን ሓደጋታት ከባቢያዊ አየር ንምክልኻል ዘኽእል ስልጠናታት ዝሓወሰ እዩ ። ካብ ስራሕትና ብዝዘለለ ሕልናዊ ኣተሓሳስባ ምዕራባዊ ዋልታ ሓባራዊ ገዛና ብሙዃኑ ኣብቲ ከባቢ ብዘሎ ህዝብን ኣብጥቃና ዘለዉ ጎረባብትናን'ዮም ። ስለዝኾነ ኢድና ከነእቱ ግድን እዩ ኢለን እተን ምኽትል ፕሬዝዳንት ። እዚ ስራሕና ክዕወት ተሳትፎ ኩሉ ወሳኒ ይኽውን ኢለ ይኣምን ። ከምኡ'ውን ሸቶታትና ንምዕዋት ፖለቲካዊ ድልየታትን ጠንኪርካ ምስራሕን ይሓትት ። ከምዚ እንተሰሪሕና ምዕባለን ተስፋን ዘለዎ መፃኢ ምፍጣር ከምእንኽእል መግጋፅ ይከኣል ።
ዋና ጸሓፊ ሕቡራት ሃገራት ኣንቶኒዮ ጉተረዝ፡ ብ17 ጥቅምቲ 2022 ኣብ ዝሃብዎ ህጹጽ መግለጺ “ሓይልታት ኤርትራ ካብ ኢትዮጵያ ብህጹጽ ይውጻእ” ኢሎም፡ “ህልዊ ኩነታት ኢትዮጵያ ካብ ምቁጽጻር ወጻኢ ይኸውን ኣሎ” ከም ዝበሉ ካብ ቤት ጽሕፈቶም ዝተዘርግሐ ጋዜጣዊ መግለጺ ሓቢሩ። ጉተረዝ ኣብቲ ህጹጽ ጋዜጣዊ መግለጺኦም፡ ኣብ ትግራይ፡ ዓመጽን ዕንወትን ኣብ ኣስጋኢ ደረጃኡ ይበጽሕን ማሕበራዊ ህይወት የንቆልቁል ከም ዘሎን ኣብቲ ጋዜጣዊ መግለጺኦም ጠቒሶም። ኣብ ከባቢ መንበሪ ሰላማውያን ከይተረፈ ግፍዓዊ መጥቃዕትታት ከም ዝተፈጸመ ጠቒሶም፡ ኣብ ነፍሲ ወከፍ መዓልቲ ናይ ንጹሃት ቅትለት፡ ከቢድ ዕንወት ትሕተ-ቅርጻን ምቁራጽ መሰረታዊ ቀረባትን ከም ዘጋጠመ ሓቢሮም። ጉተረዝ ነዚ “ሓይልታት ኤርትራ ብህጹጽ ካብ ኢትዮጵያ ይውጻእ” ዝበልሉ ጋዜጣዊ መግለጺ ዝሃቡ መንግስቲ ኢትዮጵያ ኣብ ዘውጸኦ ሓድሽ መግለጺ፡ ኣብ ትግራይ ዘለዉ መዕርፎ ነፈርትን ካለኦት ፈደራላዊ ትካላትን ንምቁጽጻር ውግእ ከም ዝቕጽል ምስ ኣፍልውጠ እዮም። ሰቪል ሕብረተሰብ ኣዝዩ ኣጨናቒ ዋጋ ይኸፍል ኣሎ ዝበሉ ጉተረዝ፡ ካልእስ ይትረፍ እቲ ውግእ ኣብ ዝሓለፈ ነሃሰ 2022 ዳግማይ ካብ ዝጅመር ንደሓር ጥራይ ኣማኢት ኣሸሓት ሲቪል መብዛሕትኦም ንኻለኣይ ግዜ፡ ካብ መንበሪኦም ከም ዝተመዛበሉ ጠቒሶም። ከምኡ እውን ጾታዊ ዓመጽን ካልእ ጭካነን ኣብ ልዕሊ ህጻናት፡ ኣደታትን ካልእ ክፍሊ ሕብረተሰብን ትግራይ ይፍጸም ኣሎ፡ ዝብል ኣሻቓሊ ጸብጻባት ብተኸታታሊ ከም ዝበጽሖም ኣብቲ ጋዜጣዊ መግለጺኦም ኣንጸባሪቖም። ዋና ጸሓፊ ሕቡራት ሃገራት ኣንቶኒዮ ጉተረዝ፡ ኩሎም ወገናት ብዓለምለኻዊ ሕግታት ክግዝኡ ይግባእ ድሕሪ ምባል፡ ቤት ምኽሪ ጸጥታ ሕቡራት ሃገራት፡ ሕብረት ኣፍሪቃ ኣብ ኢትዮጵያ ዘሎ ወጥሪ ንምፍታሕ ኣብ ዘካይዶ ጻዕሪ ኣብ ጐኑ ከም ዝስለፍ ኣረጋጊጾም። ኣቡንን ካህናትን ካቶሊካዊት ቤተ ክርስትያን ኤርትራ ተኣሲሮም Monday, 17 October 2022 10:58 Written by ቤት ጽሕፈት ዜና ሰዲህኤ ኣቡነ ፍቕረማርያም ሓጐስ ጳጳስ ዘመንበረ ሰገነይትን ካለኦት ክልተ ካህናት ካቶሊካዊት ቤተ ክርስትያን ኤርትራን ኣብዚ ቀረባ መዓልታት ብሓይልታት ጸጥታ ኤርትራ ከም ዝተኣስሩ ቢቢሲ ሓቢራ። እቲ ዜና ናይ ኤርትራን ካብ ኤርትራ ወጻእን ምንጭታቱ ብምጥቃስ ከም ዝሓበሮ ኣቡነ ፍቕረማርያም ሓጐስ ብ15 ጥቅምቲ 2022 ካብ መገሻ ክምለሱ እንከለዉ፡ ኣብ መዓርፎ ነፈርቲ ኣስመራ እዮም ተኣሲሮም። ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን ኤርትራ ንሓይልታት ጸጥታ ሓቲታ ማእሰርቲ ኣቡነ ፍቕረማርያም ከተረጋግጽ እንከላ፡ መእሰሪኦም ምኽንያት ግና ኣይተፈልጠን። ኣባ ፍቕረማርያም ሓጐስ፡ “ከምቲ ቤተ ክርስትያን ንህዝቢ ብመንፈሳዊ ሓልዮትን ፍቕርን እትናብዮ፡ መንግስቲ ከኣ ማሕበራዊ ኣገልግሎት ብምቕራብ ንህዝቢ ከገልግሎ ኣለዎ” ዝብል፡ መንፈሳዊ ማዕዳ ከቕርቡ ዝጸንሑ ኣቡን ምዃኖም እቲ ዜና ጠቒሱ። ምስዚ ብዝተተሓሓዘ ኣባላት ጸጥታ ኤርትራ፡ ንቆሞስ ቤተክርስትያን ቅዱስ ሚኪኤል፡ ኣባ ምሕረትኣብ እስቲፋኖስ ብ11 ጥቅምቲ 2022 ካብ ሰገነይቲ ንደልየካ ኣለና ኢሎም ከም ዝወሰድዎም ምንጭታት ቢቢሲ ሓቢሮም። ኣባ ኣብርሃም ንዝተባህሉ ካህን ማሕበር ካፑቺኒ ድማ ኣብ ከተኣማ ተሰነይ ከም ዝኣሰርዎም ተፈሊጡ። እዞም ካህናት ኣብ ከምይ ኩነታት ከም ዘለዉን ስለምንታይ ከም ዝተኣስሩን ኣይተፈለጠን። በቲ ሓደ ወገን ኣቡናት ካቶሊካዊት ቤተክርስትያን መንግስቲ ኤርትራ ንዅሉ ዘማእከለ ዲሞክራስያዊት ሃገር ክሃንጽን እቲ ዘሎ ምልካዊ ኣተሓሕዛ ንከቋርጽ ብተደጋጋሚ ክጽውዑ ከም ዝጸንሑን ይፍለጥ። በቲ ካልእ ወገን ድማ መንግስቲ ኤርትራ ኣብዚ ቀረባ እዋን ብማሕበር ላሳለ እትመሓደር ኣሕዳሪት ቤት-ትምህርቲ ሕርሻን ቴክኒክን ሓጋዝን ኣብ ደቀምሓረ እትርከብ ቤት ትምህርቲ ቴክኒክ ዶንቦስኮን ከም ዝወረሰ ዝዝከር እዩ። መግለጺ ሰነይተር መነንደዝ ኣብ ጉዳይ ሰሜን ኢትዮጵያ Monday, 17 October 2022 10:49 Written by ቤት ጽሕፈት ዜና ሰዲህኤ ኣብ ሰኔት ሕቡራት መንግስታት ኣሜሪካ፡ ኣቦመንበር ኮሚተ ወጻኢ ዝምድናታት ሰነይተር ቦብ መነንደዝ ኣብ ሰሜን ኢትዮጵያ ብዛዕባ ዘሎ ኩነታት ብ16 ጥቅምቲ 2022 መግለጺ ኣውጺኦም። እቲ መንገለጺኦም ኣብ ኢትዮጵያ ብዛዕባ ድሕሪ ከም ሓድሽ ኣብ መንጎ ፈደራላዊ መንግስቲ ኢትዮጵያን ክልል ትግራይን ውግእ ምጅማሩ ናይ ዝተፈጸመ ሰብኣዊ ግህሰታትን ናይቲ ተግባር ተሓተትን ዝምልከት ምዃኑ ኣብቲ መግለጺኦም ተመልኪቱ። እቲ መግለጺ፡ እቲ ቀጻሊ ዘሎን ድሮ ብዙሕ ዋጋ ዘኽፈለን ውግእ ሰሜን ኢትዮጵያ፡ ጐንጺ፡ ጥሜትን ስእነት ሕክምናዊ ኣገልግሎትን ከም ዘስዓበ ጠቒሱ ካብ ወርሒ ሕዳር 2020 ንነጀው ብሰንክቲ ውግእ ኣብ ትግራይ ጥራ ናይ ፍርቂ ሚልዮን ሰባት ህይወት ኣጥፊኡ ተባሂሉ ከም ዝግመት ኣስፊሩ። እቲ ውግእ ድሕሪ ንሓመሽተ ኣዋርሕ ጠጠው ኢሉ ምጽንንሑ ዳግማይ ምቕጻሉ ናይ ብዙሓት ሰባት ህይወት ኣብ ሓደጋ ዘውዲቑ ከም ዘሎ ድማ ኣብቲ መግለጺ ናይቶም ኣሜሪካዊ ሰነይተር ተጠቒሱ። ሰነይተር ቦብ መነንደዝ፡ ኩሎም ኣብቲ ውግእ ዝሳተፉ ዘለዉ ኣካላት ካብ ተግባሮም ክዕቀቡ ጸዊዖም፡ ንቀዳማይ ሚኒስተር ኢትዮጵያ ዶ/ር ኣብ ኣሕመድ ድማ “ነቶም ኤርትራውያን ዕሱባት ካብ ኢትዮጵያ ንክወጹ ኣዝዞም፡ ኣብ ልዕሊ ትግራይ ኣንቢርካዮ ዘለኻ ጨቃን ዕጽዋ ከኣ ኣልዕሎን” ዝብል ትርር ዝበለ መጸዋዕታ ኣቕሪቦም። ንክልቲኦም ኣካላት፡ መንግስቲ ኢትዮጵያን ክልል ትግራይን ድማ ብዘይቅመ- ኩነት ናብ መስርሕ ዘተ ክምለሱ ጸዊዐሞም። እቶም ሰነይተር ወግእ ጠጠው ከይበለ’ውን፡ ሰኔት ኣሜሪካ በቲ “ኢትዮጵያ ሰላምን ዲሞክራስን ግብራዊ ውሳነ 2021” ዝብል ናይ ቅድሚ ሕጂ ናይ ውሳነ እማመኦም መሰረት፡ ውሳነ ንክውስን ናይ ምርድኡ መደብ ከም ዘለዎም ኣብቲ መግለጺኦም ጠቒሶም። በዚ መሰረት ዝሓልፍ ውሳነ፡ ኣብ ልዕሊ እቶም ተጻብኦ ጠጠው ንምባል ዘይቅበሉ ኣካላትን ኣጽዋር ዘቕርቡን ወገናትን ቀጻዒ ስጉምቲ ዘውስድ ክኸውን እዩ ኢሎም። ኣብ መወዳእታ እቲ መግለጺ፡ ብሓፈሻ መንግስቲ ኣሜሪካ ብፍላይ ድማ ጸሓፊ ወጻኢ ጉዳያት ናይታ ሃገር፡ ምስ ገበን ውግእ፡ ገበን ኣንጻር ሰብኣውነትን ጽንተት ደቂ ሰብን ዝምድና ዘለዎም ተግባራት፡ ኣብ ምልላይ ክደናጐዩ ከም ዘይግበኦም ኣዘኻኺሩ። ነዚ ዝምጥን ኣብ ልዕሊ ብገበን ተሓተቲ እገዳታትን ተመሳሳሊ ስጉምትታትን ብቕልጡ ክውሰድ ድማ ጸዊዑ። ደሃይ ሰልፊ ዲሞክራሲ ህዝቢ ኤርትራ (ሰዲህኤ) ሰሜን ኣሜሪካ Sunday, 16 October 2022 22:26 Written by Admin ቀዳም 15 ጥቅምቲ 2022 ዞባ ሰሜን ኣሜሪካ ሰዲህኤ መብዛሕትኦም ኣባላት ዝተሳተፍዎ ዕዉት ሓፈሻዊ ኣኼባ ኣባላት ኣካይዱ። ሓፈሻዊ ኣኼባ ኣብ’ዞም ዝስዕቡ ኣገደስቲ ዛዕባታት ብዕምቆት ተመያይጡ፡ 1. ኣብ ዝሓለፈ ወርሒ ካብ ዕለት 23 ክሳብ ዕለት 25 መስከረም ኣባላት ካብ ኩሉ ኩርናዓት ዓለም ዝተሳተፍዎ ሰልፋዊ ሰሚናር ህልዊ ኩነታት ሃገርናን ዞናናን መዚኑ ዝወጠኖ መደባት ዞባና ከመይ የተግብሮ 2. ምስ ኣብ ከባቢና ዘለዉ ፖለቲካዊ ሓይልታት ተቓውሞ ኤርትራ ከመይ ብሓባር ንሰርሕ 3. ኣብ ነፍስ-ወክፍ ኣርባዕተ ዓመት ዝካየድ ጉባኤ ሰልፊ፡ ኣብ ዝመጽእ ዓመት 2023 ከመይ ነዕውቶ 4. ሓጻይት ሽማግለ ሰልፊ፡ ብቕዓትን ናይ ኤርትራ መልክዕን ዝውንን መሪሕነት ምእንቲ ክምረጽ ዝተለመቶ መደባት ምርኣ 5. ዞባዊ ጉባኤ ዝካየደሉ ግዜን ኣገባብን ንምርኣይ መባእታዊ ድህሰሳ ምግባር ሓፈሻዊ ኣኼባ ኣብ ነፍስወከፍ ኣርእስቲ ዝኣክል ግዜን ተገዳስነትን ሂቡ ዓሚቕን ሰፊሕን ምይይጥ ድሕሪ ምክያድ ኣብ ሓባራዊ ነጥብታት ደምዲሙ። ኣኼባ ህድኣትን ምክብባርን ዝዓሰሎን ሞራል ኣባላት ክብ ዘበለ ኮይኑ ብዓወት ተዛዚሙ። እዚ ኣኼባ’ዚ ኣባላት ፈጻሚት ሽማግለ ሰልፊ ነበርቲ ሰሜን ኣሜሪካ ብምልኣት ዝተሳተፍዎ ምንባሩ ተወሳኺ ድምቀት ሂቡዎ ውዒሉ። ኣብ ዝመጽእ ግዜ ደሃይ ሰዲህኤ ሰሜን ኣሜሪካ ሒዝና ክሳብ ንመጽእ ተኸታተልትና ሰላም ቀንዩ። የቐንየልና። ምልኪ ይፍረስ! ፍትሒ ይንገስ! ክንዕወት ኢና! ዜና ቤት ጽሕፈት ዞባ ሰሜን ኣሜሪካ 10-15-2022 ኣባላት ሃገራዊት ጋንታ ቅድድም ብሽግለታ ኤርትራ ኣብ ኣውስትራልያ ዑቕባ ሓቲቶም ተባሂሉ Friday, 14 October 2022 12:22 Written by ቤት ጽሕፈት ዜና ሰዲህኤ ኣብ ሻምፒዮን ቅድድም ብሽክለተ ኣውስትራልያ ካብ ዝተሳተፉ ኤርትራውያን ተቀዳደምቲ፡ ሹዱሽተ ኣብ ኣወስትራልያ ዑቕባ ከም ዝሓተቱን መስርሕ ምሕታት ዑቁባኦም ከም ዝጀመሩን ካብቲ ቦታ ዝበጽሓ ሓበሬታ ብምጥቃስ ቴለቪዣን ኤሪሳት ኣብ ናይ ፈይስቡክ ገጻ ሓቢራ። ሃገራዊት ጋንታ ብስክሊት ኤርትራ ኣብ ዝሓለፈ ወርሒ መስከረም 2022 ኣብ ኣወስትራሊያ ኣብ ዝተኻየደ ውድድር ተሳቲፋ እያ። ምስዚ ብዝተተሓሓዘ፡ እቶም ነቶም ዑቕባ ዝሓተቱ ሽዱሽተ ኣባላት ሃገራዊት ጋንታ ብሽክለታ ኤርትራ ዝተሓጋገዝዎም ዘለዉ ግዱሳት ኤርትራውያን፡ ንመስርሕ ሕቶ ዑቕባን ካልእ ተመሳሳሊ ወጻኢን ዝኸውን ገንዘብ ንምርካብ ኤርትራውያን በብዓቕሞም ንከበርክቱ መጸዋዕታ ኣቕሪቦም። ኣብዚ እዋንዚ ስርዓት ህግደፍ ኣብ ውግእ ትግራይ ተጸሚዱ፡ ኣደዳ በብዓይነቱ ክሳራታት ይኸውን ኣብ ዘለሉን ኤርትራውያን ብዘያፈላላይ ብጭካነ ብኣልማማ ይገፍፍ ምህላዉን እቶም ተወዳደርቲ ናብ ሃገሮም ከይምለሱ ኣገዲድዎም ከም ዝኸውን ይግመት። ጠቕላላ ኣኼባ ሕቡራት ሃገራት፡ ጎበጣ ሩሲያ ንምቅዋም ወሲኑ፡ ኤርትራ ድምጻ ዓቂባ Friday, 14 October 2022 09:35 Written by ቤት ጽሕፈት ዜና ሰዲህኤ ጠቕላላ ኣኼባ ሕቡራት ሃገራት ብ12 ጥቅምቲ 2022 ንጎበጣ ሩሲያ ኣብ ልዕሊ ግዝኣት ዩክረይን ዝምልከት፡ ብመብዛሕትአን ኣባል ሃገራት ዝተደገፈ ውሳነ ኣሕሊፉ። እቲ ውሳነ ሩሲያ ኣብዚ ቀረባ ግዜ “ረፈረንደም ኣካይደን” ብዝብል ጉልባብ 4 ናይ ዩክረይን ኣካላት ንዝነበራ ከባብታት ናብ ግዝኣታ ንምጥቕላል ንዝወሰደቶ ዘይሕጋዊ ጎበጣ ኩለን ኣባል ሕቡራት ሃገራት ኣፍልጦ ከይህባ ዝጽውዕ እዩ። ኣብቲ ዝተዋህበ ድምጺ 143 ሃገራት ኣንጻር ሩሲያ ነቲ ውሳነ ሓሳብ ደጊፈን፡ 5 ሃገራት ነቲ ሓሳብ ደጊፈን ንደገፍ ሩሲያ ከድምጻ እንከለዋ፡ መብዛሕትአን ሃገራት ኣፍሪቃ ሓንቲ ካብኣተን ኤርትራ ዝርከበአን 35 ሃገራት ድማ ድምጸን ከም ዝዓቀባ መግለጺ ናይቲ ኣኼባ ሓቢሩ። ካብተን ድምጸን ዝዓቀባ ብዘይካ ኤርትራ፡ ኢትዮጵያ’ ቻይና፡ ህንድን ደቡብ ኣፍሪቃን ይርከበአን። እተን ንደገፍ ሩሲያ ዘድመጻ ድማ፡ ቤላሩስ፡ ሰሜን ኮሪያ፡ ኒካራጉዋ፡ ሱሪያን ሩሲያን እየን። ኤርትራ ክሳብዚ ኣኼባ ንጉዳይ ሩሲያን ዩክረይንን ኣብ ዝምልከት ካብተን ብኣጻብዕ ዝቑጸራ ሓንቲ ኮይና ንሩሲያ ደጊፋ ከተድምጽ ከም ዝጸንሐት ዝዝከር እዩ። ሕቡራት ሃገራት ኣብዚ ውሳነኡ፡ ምክልኻል መትከላት ሕቡራት ሃገራት፡ ዶነትስክ፡ ከኢርሶን፡ ሉሃንስክን ዛፖሪዝሂያን ዝበሃላ 4 ክልታት ዩክረይን ብሩሲያ ዝተወስዳሉን ዝተጎብጣሉን ኣገባብን ምግሃስ ግዝኣታዊ ሓድነትን ፖለቲካዊ ናጽነትን ዩክረይንን መበገሲ ዝገበረ ምዃኑ ኣብቲ ዘውጸኦ መግለጺ ተጠቒሱ። ጠቕላላ ኣኼባ ሕቡራት ሃገራት ነዚ ኣኼባ ኣካይዱ ክመያየጥ ዝተገደደ፡ ሩሲያ ብዘለዋ ድምጺ ብድምጺ ናይ ምስዓር መሰል፡ ቤት ምኽሪ ጸጥታ ኣብ ዩክረይ ንዘካየደቶ ከባብታት ዩክረይን ናብ ግዝኣታ ብምጥቕላላ ኣንጻራ ከይውስን ምስተቓወምት እዩ። ስለዚ እዚ ውሳነ ኩለን ኣባል ውድብ ሕቡራት ሃገራትን ዓለም ለኻዊ ትካላትን ንጎበጣ ሩሲያ ኣፍልጦ ንከይህባን ውሳነኣ ንክትቕይር ተጽዕኖአን ንከሕይላን ምዃኑ ተጠቒሱ። እቲ ውሳነ ንናይ ክሳብ ሕጂ ጻዕሪ ዋና ጸሓፊ ሕቡራት ሃገራትን ኣባል መንግስታትን ኣብ ልዕሊ ሩሲያ ተጽዕኖ ክፈጥራ ብምጽንሐን ድማ ኣመስጊኑ። 6 ሃገራት ውግእ ኢትዮጵያን ትግራይን ደው ክብል ፀዊዐን ንተሳትፎ ኤርትራ ብትሪ ኮኒነን። Wednesday, 12 October 2022 22:28 Written by ቤት ጽሕፈት ዜና ሰዲህኤ ኣውስትራልያ፣ ደንማርክ፣ ጀርመን፣ ሆላንድ፣ ዓባይ ብሪጣንያን ሕቡራት መንግስታት ኣመሪካን ኣብ ሰሜን ኢትዮጵያ ዝካየድ ዘሎ ውግእን ሰብኣዊ ቅልውላውን እናገደደ ምምጽኡ ከምዘሻቐለን ምግላጸን ቤት ጽሕፈት ወሃብ ቃል ወጻኢ ጉዳይ ኣሚሪካ ብ12 ጥቅምቲ 2022 ኣፍሊጡ። ላዕለዎት ሓለፍቲ ፈደራላዊ መንግስቲ ኢትዮጵያን ክልል ትግራይን ወተሃደራዊ ግጭት ኣብ ሓጺር ግዜ ጠጠው ከብሉ’ውን መግለጺ ናይዘን ሽዱስተ ሃገራት ሓቢሩ። እቲ መግለጺ ናይዘን ሃገራት፡ እቲ ክቐርብ ጸኒሑ ዝተቛረጸ፡ መሰረታዊ ሰብኣዊ ሓገዝ ከምቲ ጀሚርዎ ዝነበረ ከም ዝቕጽል ክገብሩን ናብቲ ብሕብረት ኣፍሪቃ ክምራሕ ተመዲቡ ዘሎ መስርሕ ዘተ ተሳቲፎም ናብ ዘተኣማምን ስምምዕ ንክበጹ እውን እቲ ናይ ሓባር መጸዋዕታ ናይዘን ግዱሳት ሃገራት ኣመልኪቱ። ናይዘን ሽዱሽተ በቲ ኣብ ሰሜን ኢትዮጵያ ዝካየድ ዘሎ ደማውን ኣዕናውን ውግእ ኣዝየን ዝተሻቐላ ሃገራት መግለጺ፡ ነቲ መመሊሱ ዝዓርግ ዘሎ ኢድ ኣእታውነት ሓይልታት ኤርትራ ብትሪ ኮኒኑ። ኣተሓሒዘን ከኣ መንግስቲ ኤርትራ ዘካይዶ ዘሎ ወተሃደራዊ ስርሒት ጠጠው ኣቢሉ ብቕልጡፍ ካብ ኢትዮጵያ ክወጽእ ጸዊዐን። ኩሎም ነቲ ውግእ ዘጋድዱ ዘለዉ ናይ ወጻኢ ሓይልታት ኢዶም ክስሕቡ ድማ እቲ መግለጺ ኣዘኻኺሩ። ብሓፈሻ ዝተፈላለዩ ጸብጻባት፡ ብፍላይ ድማ፡ ናይ ኢትዮጵያን ሕቡራት ሃገራትን ናይ ሓባር ኣጻራይ ኮሚሽን ሰብኣዊ መሰል፡ ኩነታት ኢትዮጵያ ዝከታተል፡ ናይ ሕቡራት ሃገራት ኮሚሽን ሰብኣዊ መሰል ናይ ክኢላታት ኮሚሽን ኣብዚ ቀረባ ዝቐረበ ጸብጻባት ከም ዝተኸታተሎ እቲ መግለጺ ጠቒሱ። በቲ ናይ ክሳብ ሎሚ ጸብጻባት መሰረት፡ ሓይልታት ኢትዮጵያ፡ ኤርትራን ትግራይን ከምኡ ከኣ ከም ፋኖ ኣምሓራ ዝኣመሰሉ ዝተዓጥቁ ሓይልታት፡ ሰብኣዊ ግህሰታት ከም ዝፈጸሙ ኣብቲ መግለጺ ሰፊሩ። ካብ ዝርዝር ናይቲ ሰብኣዊ ግህሰታት ድማ፡ ዘይሕጋዊ ቅትለት፡ ኣካላዊ ሰብኣዊ ጉድኣትን ጾታ ዝመሰረቱ ዓመጻትን ከም ዝርከቦ ተሓቢሩ። ምስዚ ኣተሓሒዙ እቲ መግለጺ በቲ ብትካላት ሰብኣዊ መሰል ዝቐረበ ጸብጻባት ሻቕሎት ከም ዝሓደሮ ጠቒሱ፡ ጥሜት ናይ ውግእ መሳርሒ ይኸውን ኣሎ ንምባል ዘኽእል ባይታ ከም ዘሎ’ውን እቲ ጸብጻብ ኣዘኻኺሩ። ደ/ሱዳን ስደተኛታት ክትሰጉግ፡ ጀርመን ግና ንስደተኛታት ዝድግፍ ውሳነ ትውስን፡ Wednesday, 12 October 2022 19:02 Written by ቤት ጽሕፈት ዜና ሰዲህኤ ደቡብ ሱዳን መብዛሕቶም ኤርትራውያንን ኢትዮጵውያንን ዝኾኑ ልዕሊ 20 ወጻእተኛታት ካብ ሃገራ ክትሰጉግ ምዃና ብቢሲ ሓቢራ፡ ብኻልእ ወገን ድማ ፈደራላዊ ምምሕዳር ቤት ፍርዲ ጀርመን ኤርትራውያን ስደተኛታት ናይ ጉዕዞ ሰነድ ንምርካብ ካብ ኤምባሲ ሃገሮም ወረቐት ከቕርቡ ንኸይግደዱ ከም ዝወሰነ ማእከል ሓበሬታ ኤርትራ ኣፍሊጡ። እዞም ካብ ደቡብ ሱዳን ናይ ምስጓግ ሓደጋ ኣጋጥምዎም ዘሎ ኤርትራውያን ዜጋታት ካብ ሃገሮም ምስ ወጹ፡ ናብ ጁባ መበግሲኦም ከተማ ካርቱም ኮይና፡ ምኽንያት ጉዕዘኦም ከኣ ደሕንነቶም ንምሕላው ምዃኑ ተፈሊጡ። ንሳቶም ካብ ካርቱም ነቒሎም በንትዩ ወይ ፓሎት ካብ ዝበሃላ ናእሽቱ ከተማታት ናብ ጁባ ብዘይ ፓስፖርት ብናይ ውሽጢ ሃገር በረራ ዝተጓዕዙ ምዃኖም እቲ ዜና ጠቒሱ። ኣብ ወጻኢ ጉዳይ ሚኒስተር ደቡብ ሱዳን ሓላፊ ጉዳይ ኢሚግረሽን፡ ሌተናል ጀነራል ኣተም ማሮል ቢያር፡ እቶም ኤርትራውያን ዝርከብዎም ስደተኛታት ዝተኣስሩን ናብ ሃገሮም ክጥረዙ ናይ ግድን ዝኾነሉን ምኽንያት ዘርዚሮም። ንሶም እቶም ሰባት ናይ ጉዕዞ ሰነድ ዘይብሎም ኣብ ርእሲ ምዃኖም፡ ኣብ ደቡብ ሱዳን ምስ ዘለዋ ትካላት ዝኾነይኹን ምትእስሳር ስለ ዘየብሎም እሞ ንጸጥታ ሃገሮም ጠንቂ ከይኮኑ ብምስጋእ እዮም ዝጥረዙ ኢሎም። እቶም ስደተኛታት ንግዜኡ ካብ ዝተፈላለያ ሃገራት ብዘይሰነድ ናብ ደቡብ ሱዳን ዝኣትዉ ናይ ወጻኢ ዜጋታት ኣብ ዝጸንሕሉ ኮሎሎ ዝበሃል ቦታ ኣብ ዝርከብ ናይ ኢሚግረሽን ፍሉይ ትካል ከም ዘለዉ ናይ ደቡብ ሱዳን መዲያታት እውን ሓቢረን ኣለዋ። ብኻልእ ወገን ድማ፡ ፈደራላዊ ምምሕዳር ቤት ፍርዲ ጀርመን ኤርትራውያን ስደተኛታት ካብ ጀርመን ናይ ጉዕዞ ሰነድ ንምርካብ ካብ ኤምባሲ ኤርትራ ወረቐት ከቕርቡ ንኸይግደዱ ከም ዝወሰነ ማእከል ሓበሬታ ኤርትራ ኣፍሊጡ። በቲ ውሳነ መሰረት ኤርትራውያን ስደተኛታት ብኤምባሲ ኤርትራ ዝኾነ ቀጥዒ ንክመልኡ ኣይክግደዱን እዮም። እዚ እቲ ከም ዝተጠዓሱ መረጋገጺ ክህቡ ክግደድሉ ዝጸንሑ ምኽንያት እዩ። ኣብ መወዳእታ እቲ ምምሕዳር ጠቕላሊ ቤት ፍርዲ ጀርመን፡ ዝኾነ ሰብ ፓስፖርት ንክረክብ “ገበነኛ እየ” ክብል ክግደድ ከይዘይግባእ ኣዕዚዙ ገሊጹ። ናይ ኤርትራውያን ብዘይዝኾነ ይኹን ናይ ጉዕዞ ሰነድ እንዳቖራረጽካ ኣብ ደቡብ ሱዳን ምብጻሕ፡ እሞ ኣብዚ ኣትየምዎ ዘለዉ ጸገም ምውዳቐሞ ውጽኢት ናይቲ ኣብ ሃገርና ኣብዚ እዋንዚ ዝካየድ ዘሎ ጨካን መደብ ግፋ ህግደፍ እዩ። እሁሩ ከኒያታ ኣብ ዘተ ሰላም ኢትዮጵያን ትግራይን ከምዘይሳተፉ ኣፍሊጦም Sunday, 09 October 2022 00:52 Written by ቤት ጽሕፈት ዜና ሰዲህኤ ናይ ቅድም ፕረሲደንት ረፐብሊክ ኬንያ እህሩ ከኒያታ ኣብቲ ብሕብረት ኣፍሪቃ ተመዲቡ ዝነበረ ዘተ ሰላም ኢትዮጵያን ትግራይን ከምዘይሳተፉ ገሊጾም። እቶም ፕረሲደንት ኬንያ ነበር፡ ንዘይምስታፎም ዝሃብዎ ምኽንያት ናይ መደባት ምድርራብ እዩ። እቶም ፕረሲደንት ነበር ብዘይካብቲ ኣጋጢሙኒ ዝበልዎ ናይ መደባት ምድርራብ፡ ኣብቲ መጸዋዕታ ዳብዳበ ተመልኪቱ ዘሎ መማያየጢ ዛዕባታት፡ ምቑራጽ ተጻበኦ፡ ተኹሲ ጠጠው ምባልን ተቛሪጹ ዘሎ ቀረብ ሓገዝ ምቕጻልን ከም ቅድመ ኩነታ ንዘተ ኮይኑ ክቐርብ ዝብል ሓሳቦም እውን ኣቕሪቦም ኣለዉ። ናይ ቅድም ፕረሲደንት እሁሩ ከኒያታ፡ ናይቶም ኣብቲ መጸዋዕታ ሰፊሮም ዘለዉ ጥብታት ምንጻር ንቐጻሊ ኣዛታይነቶም ክዳለዉ ከም ዝሕዞም ኣስፊሮም። ኣብዚ መልእኽቶም ሓላፍነቶም ኣብቲ መስርሕ ዘተ ክፈልጡ ከም ዝደልዩ’ውን ኣመልኪቶም ኣለዉ። እዚ ከምዚ እንከሎ ክልላዊ መንግስቲ ትግራይ እውን ነቲ መጸዋዕታ ተቐቢሉ መልሲ ክህብ እንከሎ ኣብተን ከኒያታ ዝጠቐስወን ነጥብታት ትዕዝብቲ ከም ዘለዎ ኣስፊሩ ነይሩ እዩ። ሕብረት ኣፍሪቃ ንሮይተርስ ኣብ ዝሃቦ ዜና፡ እቲ ናይ 8ን 9ን ጥቅምቲ 2022 መደብ ዘተ መዓስ ምዃኑ ንዘይተፈልጠ ግዜ ከም ዝተሰጋገረ ጠቒሱ፡ ዝቕረቦ ምኽንያት ከኣ ናይ ቀረብ (ሎጂስቲክስ) ጸገም ምዃኑኳ እንተ ጠቐሰ፡ ናይ እህሩ ከንያታ ኣብቲ ኣካይዳ ዘምስምማዕ እውን ነብሱ ዝኸኣለ ምኽንያት ከም ዝኸውን ናይ ብዙሓት ግምት እዩ። ብኻልእ ወገን መንግስቲ ኢትዮጵያ እቲ ዘተ ብመሰረት ሕገመንግስቲ ኢትዮጵያ ከም ዝካየድ ደጊሙ መግለጺ ኣውጺኡ። በዚ መሰረት ቅድሚ ውግእ 2020 ኣብ ትሕቲ ምምሕዳር ክልል ትግራይ ዝነበረ ከባብታት ራያን ወልቃይትን ብቐጥታ ናብ ትግራይ ስለ ዝመልስ፡ ኣብ ማሕብረሰብ ኣምሓ ዓብይ ሻቕሎት ኣሕዲሩ ኣሎ። ብዘይካብ ፈደራላዊ መንግስቲ ኢትዮጵያ ንህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ፡ ካብ ሎሚ ንደሓር “ፈጣሪ ራዕዲ/ኣሸባሪ” ዘይኮነ “ዓመጸኛ ጉጅለ/ኣማጺ ቡድን” ንበሎ ዝብል መንግስታዊ መግለጺ ስለ ዘውጸአ፡ እዚ ናይ ፓርላማ ስልጣን እምበር ዝኾነ መንግስታዊ ኣካል ዝቕይሮ ኣይኮነን ዝብል ሕቶ የልዕል ኣሎ። ዩጋንዳ 200 ኤርትራውያን ዝርከብዎም ስደተኛታት: ከም ዝኣሰረት ተፈሊጡ Friday, 07 October 2022 22:02 Written by ቤት ጽሕፈት ዜና ሰዲህኤ ዩጋንዳ መብዛሕትኦም ኤርትራውያን ዝኾኑ፡ ሶማላውያንን ኢትዮጵያውያንን ዝርከብዎም ስደተኛታት ከም ዝኣሰረት ቢቢሲ ሓቢራ። ቢቢሲ ንቤት ጽሕፈት ምቁጽጻር ዜግነት ዩጋንዳ ጠቒሳ ከም ዝገለጸቶ እዞም ደቂ ኣንስትዮ ዝርከበኦም ስደተኛታት ዝተኣሰሩ፡ ሓይልታት ጸጥታ ከተማ ካምፓላ ብ5 ጥቅምቲ 2022 ቦንጋ፣ ካባላጋላ፣ ካንሳንጋን ሙያንጋን ኣብ ዝበህሉ ከባብታት ኣብ ዝተገብረ ዳህሳስ፡ ብዘይብቑዕ መንበሪ ፈቓድ ዝተረኽቡ እዮም። ናይቶም ዝተኣስሩ ዝርዝር ዜግነት 116 ኤርትራውያን፡ 62 ሶማላውያንን 5 ኢትዮጵያውያንን እዩ። በቲ ሓበሬታ መሰረት ካብቶም ግዳይ ማእሰርቲ ዝኾኑ ኤርትራውያን መብዛሕትኦም ኣብ 1990ታት ዝተወልዱ ዕሸላት እዮም። ዝርዝር መእሰሪኦም ምኽንያታት፡ ገሊኦም ዝኾነ ወረቐት ዘይነበሮም እዮም። ናይ ገሊኦም ፈቓድ ድማ መዓልቱ ዝሓለፈ እዩ። ካብዚ ዝሓለፈ ናይ ስራሕ ፈቓድ ዘየብሎምን ካብ ዝይተፈቕደሎም ዓይነት ስራሕ ወጻኢ ዝተረኽቡን ይርከብዎም። በቲ ዜና መሰረት እዞም እሱራት “ኣብ ዩዳንዳ ብዘይሕጋዊ መንግዲ ምንባር” ብዝብል ክሕተቱ ይኽእሉ እዮም ዝብል ግምት ኣሎ። ካብዚ ሓሊፉ ብምዝውዋር ሓሽሽን ብዘይሕጋዊ ምዝውዋር ሰባትን ዝጠጠሩ እንተልዮሞም ብዝኸበደ ደረጃ ዝተሓዙ ከም ዝኽእሉ እቲ ዜና ኣስፊሩ። ዩጋንዳ፡ ኤርትራውያን ስደተኛታት ብብዝሒ ካብ ዝርከቡለን ሃገራት ኣፍሪቃ ሓንቲ ኰይና፡ ብፍላይ ኣብ ከተማ ካምፓላ፡ ኣብ ዝተፈላለዩ ስራሕቲ ከም ዝነጥፉ ጸብጻበት ይሕብሩ። ብሕጋዊ መንግዲ ናብ ወጻኢ ንምኻድ ካብ ዘሳልጡንን ናብ ኤርትራ ክኣትዉ ዘይክእሉ መንእሰያት ካብ ዝምርዓዉለንን ሃገራት እውን ዩጋንዳ ሓንቲ እያ። ቅድሚ ሕጂ እውን ኤርትራውያን በመንግዲ ኬንያ ኣቢሎም ናብ ዩጋንዳ ክእትዉ እንከለዉ ብተደጋጋሚ ክእሰሩ ዘኒሖም እዮም።
የሚኒስቴሩ ቃል አቀባይ ዛሬ ባወጣው መግለጫ የተባበሩት መንግሥታት የህፃናት መርጃ ድርጅት /ዩኒሴፍ/ እና የጅርጅቱ የሰብዓዊ ጉዳዮች የኢትዮጵያ ቢሮዎች ኃላፊዎችንና አንድ የሰብዓዊ መብቶች ጉዳዮች ማስተባበሪያ ቢሮ አንድ የቡድን ኃላፊን ጨምሮ ሰባቱ የድርጅቱ ሠራተኞች በኢትዮጵያ የውስጥ ጉዳዮች ጣልቃ ገብተዋል በሚል መንግሥት “ተቀባይነት የሌላቸው ግለሰቦች” ወይም የ“ፔርሶና ኖን ግራታ” ውሳኔ ያወጣባቸው መሆኑን አመልክቷል። መሥሪያ ቤቱ “ፔርሶና ኖን ግራታ” የተላለፈባቸውን ሠራተኞች ስሞች ዝርዝር ያወጣ ሲሆን በሰባ ሁለት ሰዓታት ውስጥ ከሃገር እንዲወጡ መወሰኑንም አስታውቋል። ይህንኑ የኢትዮጵያ መንግሥት የወሰደውን ሰባቱን ባለሥልጣናት ከሃገር የማስወጣት እርምጃ አስመልክቶ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዋና ፀሃፊ አንቶኒዮ ጉቴሬሽ ማምሻውን ባወጡት መግለጫ ውሳኔው ያስደነገጣቸው መሆኑን ተናግረዋል። “የመንግሥታቱ ድርጅት እንቅስቃሴዎች ሁሉ በሰብዓዊነት፣ ባለመወገን፣ በገለልተኛነትና በነፃነት አስኳል መርኆች የሚመሩ ናቸው” ብለዋል ዋና ፀሃፊው። ጉቴሬሽ በመቀጠልም የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ኢትዮጵያ ውስጥ ምግብን፣ መድኃኒት፣ ውኃ፣ የንፅህና መጠበቂያ አቅርቦቶችን ጨምሮ ህይወት አድን እርዳታ እጅግ ለሚስፈልጋቸው ሰዎች እያደረሰ መሆኑን ጠቁመው ኢትዮጵያ ውስጥ ያሉት የድርጅታቸው ሠራተኞች ይህንኑ እያከናወኑ ስለመሆናቸው ሙሉ መተማመን እንዳላቸው ገልፀዋል። “ሰብዓዊ እርዳታ የሚያስፈልገውን የኢትዮጵያ ህዝብ ለማገዝ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ቁርጠኛ ነው” ያሉት አንቶኒዮ ጉቴሬሽ የተጠቀሱት የድርጅቱ ሠራተኞች አስፈላጊውን ሥራቸውን እንዲቀጥሉ ይደረጋል በሚል ተስፋ ከኢትዮጵያ መንግሥት ጋር እየተነጋገሩ መሆናቸውን አስታውቀዋል።
በመላው ዓለም የሚገኙ ክርስቲያኖች፣ የፋሲካ በዓላቸውን ዘንድሮ ያለልዩነት በአንድ ቀን ለማክበር አንድ ሳምንት ብቻ ቀርቷቸዋል፡፡ በኢትዮጵያ ባሕረ ሐሳብ ሚያዝያ 8 ቀን 2009 ዓ.ም.፣ በጎርጎርዮሳዊው ቀመር አፕሪል 17 ቀን 2017 በምሥራቅም በምዕራብም ያሉ ያከብሩታል፡፡ ከፋሲካ አንድ ሳምንት በፊት የሚከበረው የሆሣዕና በዓል (የዘንባባ እሑድ/Palm Sunday) ዛሬ ሚያዝያ 1 ቀን 2009 ዓ.ም. ይከበራል፡፡ ከኢየሱስ ክርስቶስ ዐበይት በዓላት አንዱ የሆነው ሆሳዕና፣ ክርስቶስ ኢየሱስ በአህያ ውርንጭላ ላይ ተቀምጦ ወደ ኢየሩሳሌም የገባበት ዕለት ይታሰብበታል፡፡ በወቅቱ ተሰባስበው የነበሩት የዘንባባና የወይራ ዝንጣፊ ይዘው በደስታ በዝማሬ ‹‹ሆሳዕና የዳዊት ልጅ›› እያሉ በምስጋና የተቀበሉበትን ሁነት ይታሰብበታል፡፡ ዐቢይ ጾም በተጀመረ በስምንተኛው ሳምንት የሚውለው ሆሳዕና፣ የቃሉ መገኛ አራማይስጥ (አራማይክ) ሲሆን፣ ፍቺውም ‹‹አድነን›› ማለት ነው፡፡ በዕብራይስጥም በግእዝም ተመሳሳይ ፍች አለው፡፡ በዚያ ዘመን አይሁዶች በሮማውያን ቀንበር ውስጥ ወድቀው ነበርና ምድራዊ ንጉሥ መጥቶ ነፃ እንደሚያወጣቸውና እንደሚያድናቸው ይጠብቁ ነበር፡፡ መጻሕፍት እንደሚያሳስቡት፣ በዚሁ ቀን እንዲሁ እግዚእ ቤተ መቅደስ ውስጥ ገብቶ ‹‹ሃይማኖት የንግድ ቦታ አይደለም›› በማለት ቁጣውን ያሳየበትና ነጋዴዎችንና ቀራጮችንም ያባረረበት ነበር፡፡ ቤተመቅደሱ ‹‹የጸሎት ቤት›› መሆኑን ያወጀበትና ክብሩንም የገለጸበት ነው፡፡ በኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን ሥርዓት መሠረት፣ ሆሳዕና እሑድ በሁለት ነገሮች ይዘከራል፡፡ አንደኛው በቅዳሴ ጊዜ ‹‹ያለ ሕማምና ያለ ደዌ፣ ያለ ድካምም ለከርሞም ያድርሰን ያድርሳችሁ›› እያሉ ካህናቱ ዘንባባ የሚያድሉበት ሲሆን፣ ሁለተኛው ካህናቱና ምዕመናኑ በቤተ ክርስቲያኑ ዙርያ የሚያደርጉት ዑደት ነው፡፡ ‹‹በታወቀችው በዓላችን መለከቱን ንፉ›› እያሉ የቅዱስ ያሬድ መዝሙር እየተዘመረ፣ በዐራቱም ማዕዘናት ዕለቱን በተመለከተ ዐራቱ ወንጌላት እየተነበቡ ይከበራል፡፡ ዕለቱ የሰሙነ ሕማማት ዋዜማ ስለሆነና ሰሙነ ሕማማት ከክርስቶስ ልደት በፊት የነበረው ‹‹የዓመተ ፍዳ የዓመተ ኩነኔ›› መታሰቢያ ሳምንት በመሆኑ ጸሎተ ቡራኬ፣ ለሙታን የፍትሐት ጸሎት ስለማይፈጸምበት በሆሳዕና እሑድ፣ በሳምንቱ ውስጥ በሞት ለሚለዩት አስቀድሞ ፍትሐት ይደረጋል፡፡ ከሆሳዕና በኋላ ከትንሣኤ በፊት ያሉት ሰሙነ ሕማማትና ዓርብ ስቅለት በተለይ በጾምና በስግደት የሚከበሩ ናቸው፡፡ በወይራ ቅጠል ጥብጠባ በማሳረጊያው ይደረጋል፡፡ በኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን ትውፊትና ሥርዓት መሠረት ከሆሳዕና ሰኞ እስከ ጸሎተ ኀሙስ ያሉት ቀናት ከክርስቶስ ልደት በፊት የነበሩትን 5500 ዓመታት (አምስት ተኩል ቀናት) ‹‹የዓመተ ፍዳ›› መታሰቢያ ሆነው ተሠርተዋል፡፡ የሆሳዕና ባህል ሆሳዕና ባህላዊ ገጽታዎች የሚታዩበት ነው፡፡ በሁሉም የኢትዮጵያ አጥቢያ አብያተ ክርስቲያናት ዐውደ ምሕረት ምእመናኑ እየተገኙ የዘንባባ ዝንጣፊ ከመያዝ ባሻገር፣ ከአዋቂ እስከ ሕፃን በዘንባባው ቅጠል ለጣታቸው ቀለበት፣ ለእጃቸው እንደ አልቦ፣ ለራሳቸው እንደ አክሊል የሚጠለቅ አድርገው ያዘጋጃሉ፡፡ ምዕመናኑም የመስቀል ምልክት በመሥራት በቤታቸው ይሰቅሉታል፡፡ በሆሳዕና እሑድ ኢየሱስ በአህያ ውርንጭላ ላይ ሆኖ ወደ ኢየሩሳሌም የገባበትን ሁነት በማስታወስ በአንዳንድ አድባራት ተመሳሳይ ሥርዓት ይከናወናል፡፡ በኢትዮጵያ በመጀመሪያዋ ቤተ ክርስቲያን በአክሱም ጽዮን የበዓሉ አከባበር ለየት ያለ ነው፡፡ ከምዕመናን ባለፈ ቱሪስቶችን የሚስብ ሥነ በዓል አለው፡፡ የአከባበሩ ትውፊት ለአዲስ አበባም ተርፏል፡፡ በአዲስ አበባ ለመጀመሪያ ጊዜ ትርዒቱ የተካሄደው ከ111 ዓመት በፊት ነበር፡፡ ብላታ መርስዔ ኀዘን ወልደ ቂርቆስ “የዘመን ታሪክ ትዝታዬ በዳግማዊ ምኒልክ ዘመነ መንግሥት” በሚለው የትዝታ ድርሳናቸው እንደጻፉት፣ የሆሳዕና በዓል በአክሱም ሥርዓት ዓይነት ሆኖ እንጦጦ ላይ መከበር የተጀመረው በ1898 ዓ.ም. መጋቢት 30 በሆሳዕና ዕለት ነው፡፡ ከአክሱም የመጡ አንድ መምህር ከበዓሉ ቀን ቀደም ብለው ጀምረው የሥነ ሥርዓቱን አፈጻጸም ለደብሩ ካህናትና ለሕፃናት መዝሙር አስጠንተዋል፡፡ በበዓሉ ዕለት አንዲቱን የበቅሎ ግልገል በወርቅ ጥልፍ የተለጠፈ ባለመረሻት (የበቅሎ የማዕርግ ልብስ፣ በልዩ ልዩ ሐሮች ተጠልፎ የተዘጋጀ ወርቀ ዘቦ) ኮርቻ ተጭኖባት ድባብ ደብበውላትና አጅበዋት ወደ ቤተ ክርስቲያን አመጡዋት፡፡ ዑደት ተደረገ፡፡ ከአክሱም የመጣው ያ የሆሳዕና በዓል ሥነ ሥርዓት ጃንሆይ ዳግማዊ ምኒልክና እቴጌ ጣይቱ መኳንንትም ሁሉ ባሉበት መከበሩ ተመዝግቧል፡፡
እዚ ኣብ ምዕራብ ኤርትራ ፍሉይ ሽሙ ቢሻ ተባሂሉ ኣብ ዝፅዋዕ ቦታ ናይ ወርቂ ዕደና ኣብ ምክያድ ዝርከብ ትካል ዕደና ቢሻ ናይ መጀመርታ ምህርቲ ወርቂ ኣብ ዝሓለፈ መወዳእታ ወርሒ ታሕሳስ ከምዘውጽአ ካናዳዊ ትካል ዕደና ኒቭሰን ገሊፁ። ኣብዚ ናይ ፈላማ ምህርቲ 26 ኪሎ ግራም ዝምዘና 2 ናይ ወርቂ ጭራማት ከምዝወፀን እዚ’ውን እቲ ትካል ኣቀድም ኣቢሉ ብዘውፀኦ መደብ መሰረት ከምዝተሳለጠ ተገሊፁ። ዕለታዊ ፈነወ ድምጺ ኣመሪካ 07/12/2022 ፈነወ ድምጺ ኣመሪካ ቋንቋ ትግርኛ ታሕሳስ 7,2022 ፈነወ ድምጺ ኣመሪካ ቋንቋ ትግርኛ ታሕሳስ 7,2022 ዜና (ኦቻ ግጭት ክልል ኦሮምያ ሰባት ይዘናበሉ ምህላዎም ይገልጽ: ፖሊስ ጀርመን ዕልዋ ፈቲኖም ዝበሎም ጥርጡራት ኣብ ቐይዲ የእትው: ኣብ ክፍለ ግዝኣት ጆርጅያ ዲሞክራት ይዕወቱ) መደብ ስድራቤትን ደቂ ኣንስትዮን ከም ኡ'ውን ጸብጻብ ዋንጫ ዓለም የጠቓልል
በቢሾፍቱ ሆራ አርሰዲ ኃይቅ ሊከበር በዝግጅት ላይ የነበረውና ከኦሮሞ ክብረ በዓሎች አንዱ የሆነው እሬቻ በዓል ተስተጓጉሏል፤ በግጭትና በትርምሱ ወቅት ብዙ ሕይወት መጥፋቱና በአካልም ላይ ብዙ ጉዳት መድረሱ ተነግሯል፡፡ ዋሽንግተን ዲሲ — በቢሾፍቱ ሆራ አርሰዲ ኃይቅ ሊከበር በዝግጅት ላይ የነበረውና ከኦሮሞ ክብረ በዓሎች አንዱ የሆነው እሬቻ በዓል ተስተጓጉሏል፤ በግጭትና በትርምሱ ወቅት ብዙ ሕይወት መጥፋቱና በአካልም ላይ ብዙ ጉዳት መድረሱ ተነግሯል፡፡ የመንግሥት ባወጣው መግለጫ ለበዓሉ መስተጓጎልና ለሕይወት መጥፋት “ሁከት ፈጣሪ ኃይሎች” ያላቸውን ወንጅሏል፡፡ በሌላ በኩል ደግሞ የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ - ኦፌኮ በሰጠው መግለጫ መንግሥትን የተቃወሙ ባላቸው ወጣቶችና በመንግሥት ኃይሎች መካከል በተፈጠረ ግጭት በዓሉ ተቋርጦ በመቶዎች የሚቆጠሩ ሰዎች ሕይወት ማለፉን አስታውቋል። ፓርቲያቸው አጠናቅሮታል ያሉትን መረጃ መሠረት ያደረጉት የኦፌኮ ሊቀመንበር ዶ/ር መረራ ጉዲና ለአሜሪካ ድምፅ በሰጡት ቃል “በሕይወት ላይ ጉዳት የደረሰው በተኩስ፣ በአስለቃሽ ጭስ እና በመረጋገጥ ነው” ብለዋል፡፡ የቆሰሉ ብዙ ሰዎች አሁንም ሆስፒታል እንደሚገኙ አክለው የተናገሩት ዶ/ር መረራ የሟቾች ቁጥር ሊጨምር እንደሚችል አመልክተዋል። በሌላ በኩል የአሜሪካ ድምፅ ያነጋገራቸው ቦታው እንደነበሩና የዐይን እማኝ መሆናቸውን የገለፁ ሰዎች “ግጭቱ የተጀመረው በበዓሉ መክፈቻ ላይ ንግግር ሊያደርጉ በነበሩ ሰዎች ላይ እና ሊሰቀል በነበረ ባንዲራ ላይ ተቃውሞ በመነሳቱ ነው” ብለዋል፡፡ ግጭቱ ከተፈጠረ በኋላም ብዙ ሰው በተኩስ፣ በአስለቃሽ ጭስ፣ በመረጋገጥ እና ገደል ውስጥ ገብቶ ብዙ ሕይወት መጥፋቱን ገልፀዋል። የተጎዱ ሰዎችን በተመለከተ እስካሁን ይህ ነው የተባለ ትክክለኛ ቁጥር ማግኘት ባይቻልም ዐይተናል ያሉ ሰዎች ተጎጂዎች 25 በሚሆኑ መኪኖች መወሰዳቸውን ጠቁመዋል፡፡ የመንግሥት ኮምዩኒኬሽንስ ጉዳዮች ጽ/ቤት በሰጠው መግለጫ “የእሬቻ በዓልን ባህላዊ አከባበር ጠብቆ ለማክበር የኦሮሞ ህዝብ አባገዳዎችና የኦሮሚያ ክልላዊ መንግሥት ያደረጉት ሰፊ ዝግጅት አስቀድመው የተዘጋጁ ባላቸው ኃይሎች ሁከትና ግርግር ተስተጓጉሏል” ብሏል፡፡ ስለጠፋው ሕይወት መንግሥት የተሰማውን ኀዘን የገለፀው የፅ/ቤቱ መግለጫ ሕይወት የጠፋውም “ሁከት ፈጣሪዎቹ ባስነሱት ሁከት በተፈጠረ ግርግር ተገጋግጠው ነው” ብሏል።
አንድ የቦረና ገበሬ ማታ ማታ ልጃቸው ምን ሲማር እንደዋለ ይጠይቁታል፡፡ አንድ ቀን ልጁ ለአባቱ ስለ እንቁራሪት የህይወት ኡደት (life cycle) እንደተማሩ ይነግራቸዋል፡፡ አባቱም በግርምት አይ ልጄ፤ ስለምታስቸግረን የወባ ትንኝ ትተው ስለ እንቁራሪት አስተማሩ የሰሞኑ የካቢኔ ሹመት ላይ አንድ የምክር ቤት አባል ያነሱት ጥያቄ፣ ብዙ ጊዜ ከኔ ጋር የኖረውን ነገር በጽሁፍ እንዳቀርበው ወተወተኝ፡፡ ስለ ትምህርት ሲነሳ በዋናነት የሚነሱ አራት ጉዳዮች አሉ፡፡ (1) ተደራሽነት (Access)፤ (2) ጥራት (quality)፣ (3) ፍትሃዊነት (equity) እና (4) ችግር ፈችነት (relevancy) ናቸው፡፡ አንዳንድ ሰዎች እነዚህን አራት ጉዳዮች ቅደም ተከተል ሰጥተን፣ አንድ በአንድ መፍትሄ መስጠት አለብን ሲሉን፤ ሌሎች የለም በሁለንተናዊ መልኩ መታየት አለበት ይላሉ፡፡ የእኔ ሃሳብ ከሁለተኛው ቢሆንም፣ ይህ ጽሁፍ በአራተኛው ነጥብና በአጠቃላይ "መማር ማለት ምን ማለት ነው" በሚለው ላይ የሚያጠነጥን ነው፡፡ ነገሬን በጥያቄ ልጀምር፡፡ አንድ ሰው ተማረ የምንለው መቼ ነው በአንድ የትምህርት አይነት ለምሳሌ በሂሳብ ጎዳና ዲግሪ ሲበጥስ የስምንተኛ ክፍል ሲያጠናቅቅ ማትሪክ ሲፈተን … ወይስ ክፍሉን በትክክል አላስታውሰውም፤ ግን በእርግጠኝነት ከ7-10 ካሉት ባንዱ ነው፡፡ አንድ ቀን የአማርኛ መምህራችን ስለ ትምህርት አንድ ምንባብ ያነቡልናል፡፡ የሳቸውን ክፍለ ጊዜ ሁሉም ተማሪ ፀጥ ረጭ ብሎ ነው የሚከታተለው። በሌላ ምክንያት ሳይሆን ባላቸው መስህብ። በተለይ ምንባብ ሲያነቡ ዜማ አለው። በክፍሉ ውስጥ በተከተበ ግን የማይታይ መስመር ተከትለው ይሄዳሉ ይመጣሉ። ብቻ መላ ሰውነታቸውና ድርጊታቸው ተዋህደው የተማሪውን ቀልብ ይገዛሉ፡፡ ሥለ ትምህርት ባነበቡልን ቀንም የነበረው ሁኔታ ትላንት የሆነ ያህል ይታየኛል፡፡ ሁሉም ተማሪ ልቡ ጉሮሮው ወስጥ እንደተሰነቀረች ዓይኖቹ ፈጠው፣ የመምህሩን እርምጃ እየተከተሉ በጥሞና ያዳምጣል፡፡ መምህራችን ከምንባብ በኋላ በሳቸው ዜማና ሽብሻቦ ተመስጦ አንዳንዴ በአካል እንጂ በመንፈስ ለሚጠፋው መንጋ ተማሪ ጥያቄ መጠየቅ ልማዳቸው ነው፡፡ በዚያ ቀንም አንድ ጥያቄ ጠየቁ፡፡ አንድ ሰው ተማረ የምንለው መቸ ነው ሁላችንም ተቁለጨለጭን፡፡ መለሱ ከየት ይምጣ። ድንገት አንድ ተማሪ እጁን አወጣ፡፡ መምህሩ ቶሎ እድል አልሰጡትም፤ትወና ላይ ባለ አርቲስት እንቅስቃሴ፣ በቀስስታ ወዲያና ወዲህ እያሉ፣ የሌላ ተማሪን አጅ ይጠባበቃሉ፡፡ ወይ ፍንክች! የዚያ ልጅ እጅ ብቻ ተገትሮ ቀረ፡፡ በመጨረሻም ለዚሁ ልጅ እድሉን ሰጡት፡፡ ተማሪውም በኩራት ከመቀመጫው ብድግ ብሎ፤ አንድ ሰው ተማረ የምንለው የአስተሳሰብና የአሰራር ለውጥ ማምጣት ሲችል ነው አለና ተቀመጠ፡፡ በመልሱ እርግጠኛ ባንሆንም፣ ልጁ በትክክል እንደመለሰ ያልገመተ ተማሪ ያለ አይመስለኝም፡፡ ምክንያቱም እኛና መምህራችንን የሚያግባባን አንዳች ነገር ነበር፡፡ ለተማሪ አያስጨበጭቡም ግን ተማሪ በትክክል ሲመልስ ከፊታቸውና ከትወናቸው የምንረዳው፣ መግለጽ የምታስቸግር አዳች ነገር አለች፡፡ እሷን ካሳዩ በቃ፣ የአንድ ክፍል ተማሪ ሳይሆን ሰልፍ ላይ ስማችን ተጠርቶ እንደተጨበጨበልን ነበር የምንቆጥረው፡፡ ያችን ምልክት ለተማሪው አሻሩት፡፡ እግረ መንገዳቸውንም ሌሎቻችሁ ክፍል ውስጥ አልነበራችሁም ማለት ነው ብለው የቀረውን ተማሪ በነገር ሸንቆጥ አደረጉት፡፡ አንድ ሰው ተማረ ለመባል የግድ ዲግሪ መበጠስ እንደሌለበት ከዚያን ቀን ምንባብ ተረድቻለሁ፡፡ የአስተሳሰብና የአሰራር ለውጥ ሲባልም፣ በቀና መልኩ እንደሆነ ይሰማኛል፡፡ ትምህር ሂደት ነው፡፡ ልቦናችንን ክፍት ካደረግነው በየቀኑ እንማራለን፤ ፊደል ካልቆጠረውም ጭምር፡፡ በአዲስ አበባ መንገዶች የሚያሽከረክር ሹፌር የተጠቀመበትን ሶፍት ወይንም ባዶ የውሃ ኮዳ በመስኮት ሲጥል ሳይ ግርም ይለኛል። ምክንያቱም በህጉ መሰረት ማንኛውም ሹፌር ቢያንስ 4ኛ ክፍል ማጠናቀቅ አለበት። እነዚህ ሾፌሮች ግን እስከ 4ኛ ክፍል ፊደል ቆጠሩ እንጂ ስለ አካባቢ ንጽህና ግንዛቤው የላቸውም (አልተማሩም) ማለት ነው፡፡ እንደዚህ አይነት ምሳሌዎችን ብዙ ማንሳት ቻላል፡፡ አንድ ዘመዴ ለትምህርት ጀርመን አገር ሄዶ የሆነውን ሲያጫውተኝ፣ በዚያው አገር ከሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ጋር ሆኖ ወደ ሱፐር ማርኬት ይሂዳሉ፡፡ እነዚህ ጥንዶች በግምት 4 ዓመት ከሆነው ልጃቸው ጋር ነበሩ፡፡ ገበያቸውን ገብይተው ከሱፐር ማርኬቱ ሊወጡ ሲሉ ልጁ ከወላጆቹ እግር ላይ ተጠምጥሞ በጀርመንኛ እየተኮላተፈ አላስወጣም ይላል፡፡ እንግዳው ሰውዬ ለህጻኑ ያልተገዛለት ነገር ቢኖር ነው በሚል ግምት፡ ምን ፈልጎ ነው ብሎ ወላጆቹን ይጠይቃል። ጉዳዬ ሌላ ነበር፡፡ ድርጅቶች አዲስ ምርት ሲያስተዋውቁ ለቅምሻ በየሱፐር ማርኬቱ ምርታቸውን በነጻ ያድላሉ፡፡ ታዲያ ይህ ልጅ ወላጆቹ ሳይከፍሉ የቅምሻ እቃውን ይዘው ሊወጡ ሲሉ ስርቆት ስለመሰለው ሚስ ያልከፈላችሁበትን እቃ ከሱፐር ማርኬት እንዳትወስዱ ብላናለች በማለት ወላጆቹን ሌባ ሌባ! ብሎ ለማስያዝ ነበር የሞከረው። መምህሯ ምን ያህል ልጁን እንደቀየሩት አያችሁ ምንም እንኳን ውጤታማነቱ ብዙ የሚተች ቢሆንም፤ የኛ አገር ትምህርት ፊደል ማስቆጠሩ ላይ ስለሚያተኩር፡ በህግ የመጀመሪያ ዲግሪ፡ ሁለተኛ ዲግሪ ወይንም ሶስተኛ ዲግሪ ያለው ሰው በሙስና ተጨማልቆ ልናገኘው እንችላለን፡፡ ይህ ሰው የወንጀለኛ መቅጫ አንቀጾችን አበጥሮ ያውቃል፡፡ ህጻኑ ግን አንቀጾችን ሳይሆን እንደ አምላኩ የሚያምናትን መምህሩን ጠቅሶ "አትነኳትም" አለ፡፡ ታዲያ ማን ነው የተማረው - ልጁ ወይንስ ባለዲግሪው የአዲሱ የህዝብ ተወካዮች አባል በቁጭት ስለ ትምህርት ሲናገሩ፣ ያ ጠማማ ፎቅ ያፈራቸው ቀና የትምህርት ባለሙያዎችን አስታወሰኝ፡፡ ከነዚህ መሃል ጋሽ መንግስቱ በሥራ ምክንያት ካወቅኋቸው ውስጥ አንዱ ናቸው፡፡ ሰለ ትምህርት ከተነሳ ተናግረው አይጠግቡም፡፡ መንግስቱ አንድ ሁልጊዜ የሚያነሱት ምሳሌ ነበራቸው፡፡ … አንድ የቦረና ገበሬ ማታ ማታ ልጃቸው ምን ሲማር እንደዋለ ይጠይቁታል፡፡ አንድ ቀን ልጁ ለአባቱ ስለ እንቁራሪት የህይወት ኡደት (life cycle) እንደተማሩ ይነግራቸዋል፡፡ አባቱም በግርምት አይ ልጄ፤ ስለምታስቸገረን የወባ ትንኝ ትተው ስለ እንቁራሪት ማስተማሩ ምን ይፈይድልናል ብለው ልጃቸውን ጠየቁት፤ ይሉናል ጋሽ መንግስቱ፡፡ ከምሳሌው ምን እንማራለን በመጀመሪያ አባትየው ትምህርት ችግር ፈች እንዲሆን ይጠብቃሉ፡፡ ልጃቸው አንድ ደረጃ ደርሶ ሳይሆን ቀን በቀን ሲለወጥ ማየት ይሻሉ። በመቀጠልም በተግባር ላይ የተመሰረተ ትምህርት ይስባቸዋል፡፡ ይህም ማለት መምህራኖቹ ተማሪዎቹ በአካባቢያቸው ሊያዋቸው በሚችሉ ነገሮች ላይ በምሳሌነት ቢያስተምሯቸው ይመርጣሉ፡፡ ሌላኛውና ዋና ተብሎ የሚወሰደው ልጁ በየቀኑ የተማረውን ለአባቱ ማስተማሩ ነው፡፡ የልጁ ትምህርት መፍትሄ ሰጭ በሆነ ቁጥር አባትየው የበለጠ ያስባሉ፤ ካልሆነ ግን ክትትሉ አይኖርም፡፡ ከዚያም አልፎ ልጁ ትምህርቱን እንዲያቋርጥ ሊያስገድዱት ይችላሉ፡፡ ሌላ ምሳሌ ላንሳ፤ ከጥቂት አመታት በፊት አንድ የገጠር አርሶ አደር አግኝቼ ስለ extension package ዝርዝሮች አንድም ሳይስቱ ነገሩኝና በመገረም ማን ነገረዎት ብዬ ጠየኳቸው፡፡ እርሳቸውም ኤክስቴንሽን ሰራተኛ እነደሆነ ነገሩኝ፡፡ ውይይታችን ቀጥሎ ሶስት ልጆች እንደሚያስተምሩ፡ ታላቁ ልጅ 5ኛ ክፍል እንደሆነና ሌሎቹ ከሱ በታች እንደሆኑ አጫወቱኝ፡፡ በእርሳቸው እይታ ትምህርቱን የጨረሰ ልጅ ስለሌላቸው በዕረፍት ጊዜያቸው አባታቸውን ከማገዝ ውጭ ሶስቱም ልጆች ምንም እንደማያደርጉ ገለጹልኝ፡፡ አስቡት፤ አንድ ሰው ኤክስቴንሽን ሰራተኛ ለመሆን ቢያንስ የአንደኛና የሁለተኛ ደረጃ ትምህርቱን ያጠናቅቃል ከዚያም በኤክስቴንሽን ስራ ይሰለጥናል፡፡ ከዚህ ሁሉ ነገር ኤክስቴንሽን ስራ በአንዱ የትምህርት ደረጃ ስርዓተ ትምህርት ውስጥ ቢካተት (1) በሁሉም ቤተሰብ ውስጥ ማለት በሚቻል መልኩ እድሜያቸው ለትምህርት የደረሰ ወይም የሚማሩ ልጆች ስለሚኖሩ፤ የኤክስቴንሽን ስራ ተደራሽነቱን ያሰፋዋል። (2) ወላጆች የትምህርትን ጥቅም ማየት ሲጀምሩ፣ ልጆቻቸውን ወደ ትምህርት ቤት ለመላክ ይበረታታሉ፡፡ (3) አብዛኞቹ ወላጆች፣ ልጆቻቸው የሚሏቸውን የበለጠ ስለሚያምኑ፣ የተፈለገው ለውጥ በአጠረ ጊዜ እንዲመጣ ያግዛል፡፡ (4) የመንግስት ወጪን ይቀንሳል፡፡ እዚህ ላይ መታሰብ ያለበት ቤተሰብን ማስተማርና ተዛማጅ የቤት ሥራዎችን መስጠት የስርዓተ ትምህርቱ አካል አድርጎ መቅረጽ ነው፡፡ የኛ ስርዓተ ትምህርት ባብዛኛው ከውጭ የተቀዳ በመሆኑ፤ አንዳንድ ጊዜ ከአካባቢያችን አውጥቶ ጨረቃ ላይ አውሉ ያሳድረናል፡፡ ለገጠሬው እምብዛም ቢሆንም፤ ለከተሜ ወላጆች የሚያኮራቸው ልጆቻቸው ፊደል ቆጥረው፣ በውጭ ቋንቋ መናገራቸው ነው፡፡ የሚበልጠው ግን ከዚህ በተጨማሪ የአስተሳሰብና ያአሰራር ለውጥ ቢያመጡ ነበር፡፡ ለምሳሌ ባዶ የውሃ ኮዳ በመኪና መስኮት ስንወረውር አይተው ዝም የማይሉ፤ አልቅሰውና መኪና አስቁመውን፣ ለትራፊክ ፖሊስ የሚከሱን ቢሆን ነበር፡፡ ለማጠቃለል ያህል፡ ዘመናዊ ትምህርት ሲጀመር፣ በየቆንጽላ ጽህፈት ቤቱ መቀጠር የሚችሉ ሰዎችን ማፍራት ላይ አተኩሮ ነበር፡፡ ለዚህም ሳይሆን አይቀርም ትኩረቱን ፊደል ቆጠራ ላይ ያደረገው፡፡ ጽህፈት ቤቶቹ በቂ የሰው ሀይል ሲያገኙ፤ በንጉሱ ጊዜ የስርዓተ ትምህርት ለውጥ (education transformation) ማድረግ ተሞክሮ ነበር። የለውጡ ዋና አላማ ትምህርትን ችግር ፈቺ ለማደረግ ነበር፡፡ አሁንም ትምህርትን ችግር ፈቺ ለማድረግ መሰራት አለበት ብዬ አምናለሁ፡፡ ለጊዜ ዋጋ አለመስጠት፡ ጉቦኝነት፡ ስንፍና፡ … ዝርዝሩ ብዙ ነው፡፡ ትምህርት እነዚህንና የመሳሰሉትን ማህበራዊ ችግሮች በሚፈታ መልኩ ካልተደራጀ፣ ከትውልድ ትውልድ እንደተንከባለሉ ይኖራሉ፡፡ ከዚህ ላይ ግን በደካማ ውጤቱ የሚተቸው ፊደል ቆጠራ ትኩረት ሳይነፈገው ነው፡፡ ለብዙ ወላጆችና ልጆች የትምህርት ግብ ዲግሪ ወይንም ዲፕሎማ ይዞ ስራ ማግኘት ነው፡፡ ይሄም ማለት አንድ ልጅ ስራ ለመያዝ ቢያንስ 14 ዓመት በትምህርት ላይ መቆየት አለበት፡፡ ከዚህም አልፎ ዩኒቨርስቲ መግባት ያልቻለ ዋጋ እንደሌለው ተደርጎ በህብረተሰቡ ይታሰባል፡፡ ይህ ሁሉ እንዳይሆን ለእያንዳንዱ ክፍልና ደረጃ ግብ ተቀምጦ ያን ግብ በሚያሳካ መልኩ የትምህርት ሰርዓቱ መዘርጋት አለበት፡፡ አምስተኛ ክፍል ያጠናቀቀ ተማሪ፤ አራተኛ ክፍል ካጠናቀቀው በፊደል ቆጠራው፡ በአስተሳሰቡና እድሜውን ለሚመጥን የስራ መስኮች ተመራጭ ሆኖ መገኘት አለበት፡፡ ካልሆነ ግን በአንድ ወቅት የከተማ ልማት ሚኒሰቴር ሚኒስትር እንደነበሩት ሹመኛ በማይሆን ውጤት መኩራራት እንጀምራለን። ሚኒሰትሩ ድግሪ ይዘው ኮብልሰቶን ስራ ላይ የተሰማሩትን ወጣቶች በቁጥር እየጠቀሱ፣ እንደ ትልቅ የሚኒሰቴር መሥሪያ ቤታቸው ስኬት አድርገው በሚዲያ ሲናገሩ እታዘባቸው ነበር፡፡
ኦገስት 21 / 2017 ዓ.ም. [ከአሥር ቀን በኋላ የፊታችን ነኀሴ 15፤ በወዲያኛው ሰኞ] ዩናይትድ ስቴትስን ከምዕራብ ወደ ምሥራቅ የሚያቋርጥ የፀሐይ ግርዶሽ ይኖራል። ዋሺንግተን ዲሲ — ኦገስት 21 / 2017 ዓ.ም. [ከአሥር ቀን በኋላ የፊታችን ነኀሴ 15፤ በወዲያኛው ሰኞ] ዩናይትድ ስቴትስን ከምዕራብ ወደ ምሥራቅ የሚያቋርጥ የፀሐይ ግርዶሽ ይኖራል። ያለፈው የፀሐይ ግርዶሽ ዩናይትድ ስቴትስ ምድር ላይ የታየው የዛሬ 38 ዓመት ነበር። እንዲህ ዓይነት ከምዕራብ እስከ ምሥራቅ ያቋረጣት ግርዶሽ የነበረው ግን የዛሬ መቶ ዓመት ነበር። ግርዶሹ በተወሰኑ አካባቢዎች ሙሉ ግርዶሽ (TOTAL ECLIPSE) ሲሆን ከፊል ግርዶሽ (PARTIAL ECLIPSE) ሥር የሚያርፉ ስፋት ያላቸው የዩናይትድ ስቴትስና የካናዳ አካባቢዎች አሉ። ዋሺንግተን ዲሲና አካባቢዋ ከፊል ግርዶሽ ሥር ከሚያርፉት ናቸው። ግርዶሹ በዋሺንግተን ዲሲ ሰዓት አቆጣጠር ከቀኑ ሰባት ሰዓት ከ17 ደቂቃ ከ52 ሰከንድ ላይ ይጀምርና ስምንት ሰዓት ከ42 ደቂቃ ሲሆን ከፍተኛው ከፊል ግርዶሽ ላይ ይደርሳል። ከሰዓት በኋላ አሥር ሰዓት ከ01 ደቂቃ ሲሆን ጨረቃ ከፀሐይ መንገድ ሙሉ በሙሉ ትወጣና በዋሺንግተን ዲሲ የግርዶሹ ፍፃሜ ይሆናል። ጨረቃ ወደ ፀሐይ አንፃር ገብታ ሙሉ በሙሉ እስክትወጣ ሙሉው የግርዶሽ ጉዜ 2 ሰግት ከ44 ደቂቃ ነው የሚሆነው። ኦገስት 21 ወይም ነኀሴ 15 በአመዛኙ ፀሐያማ፣ ሙቀቱም ከፍተኛው 85 ዝቅተኛው 70 ዲግሪስ ፋረንሃይት በመሆኑ ለዋሺንግተን ዲሲና አካባቢዋ ተመልካች እጅግ የተመቸ እንደሚሆን ተተንብይዋል። ኢትዮጵያ ውስጥ ያለፈው ሙሉ የፀሐይ ግርዶሽ የነበረው በጥቅምት 1952 ዓ.ም. (የዛሬ 57 ዓመት) የነበረ ሲሆን መጭው ደግሞ የሚውለው ዕሁድ፣ መጋቢት 2/215ዐ ዓ.ም. እንደሚሆን ታውቋል።
ች ውስጥ የመጨረሸዋ ቀን ናት፡፡ ዕለተ ዐርብ ጌታችን መድኀኀኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ለዓለም መድኅን ሆኖ የተሰጠበት፣ ራሱን መሥዋዕት አድርጎ ያቀረበበት የመከራ ሞቱ ዕለት ናት፤ ዕለተ ዐርብ፡፡ ዕለተ ዐርብ ጌታችንና መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ፈቃደ ሥጋን ጋሻ ጦር አድርጎ ከሚቃወመን ከፈቃደ ሰይጣን ያድነን ዘንድ ስለ እኛ ኃጢአት ራሱን ለሕማም፣ ለሞት አሳልፎ ሰጥቶ በቀራንዮ አደባባይ ቅዱስ ሥጋውን የቆረሰበት፤ ክቡር ደሙን ያፈሰሰበት የመጨረሻዋ ዕለት ናት፤ ዕለተ ዐርብ፡፡ ዕለተ ዐርብ እብኖዲ፣ ታኦስ፣ ማስያስና ትሰቡጣ እየተባለ በሥጋዌው ስሞቹ የተጠራው ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከሰማይ ዝቅ ከምድር ብቅ ብሎ በተተከለ መስቀል ተሰቅሎ በመስቀሉ 5500 ዘመን ተለያይተው፣ ተራርቀው ይኖሩ የነበሩ ሰውንና እግዚአብሔር፤ ሰውንና መላእክትን፣ ሕዝብንና አሕዛብን ማስታረቁን እና ይኽን የቤዛነት፣ የድኅነተ ዓለም ሥራውን በመስቀል ሞት መፈጸሙን ‹‹ተፈጸመ›› ብሎ ፍጻሜ የሌለውን የምስራች ያወጀበት መልካም ዐርብ /Good Friday/ ናት፤ ዕለተ ዐርብ፡፡ ይህች ዕለት በ5500፤ በ34 ዓመተ ዓለም በጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ መሥዋዕትነት ተፈጽማ በአማናዊትነት እስክትከበር ድረስ በትንቢት ስትነገር፣ በምሳሌነት ሰትከበር ብዙ ዘመን አሳልፋለች፡፡ በትንቢት መነገሯ የተጀመረው አዳም ዕፅ በለስን በልቶ ከገነት ከወጣ በኋላ በሠዋሁት መሥዋዕት፤ ባቀረብኩት ጸሎት እድናለሁ በሚል መሪር እንባ አልቅሶ፤ ከገነት ፍሬ በደሙ ለውሶ መሥዋዕት ስላቀረበ ጌታ ‹‹አዳም አዳም›› ብሎ ጠርቶ ‹‹ይህ ዓለም በዕሩቅ ብእሲ ደም የሚድን አይምሰልህ፤ እኔ 5500 ሲፈጸም ወደ አንተ መጥቼ፣ ከልጅ ልጅህ ተወልጄ በመልዕልተ መስቀል ተሰቅዬ፣ ሥጋዬን ቆርሼ፣ ደሜን አፍስሼ አድንሃለሁ›› ብሎ ጽኑ ተስፋ በሰጠው ጊዜ ነው፡፡ የዚህም ጽኑ ተስፋ ፍጻሜ ዕለት፡- ዕለተ ዐርብ ናት፡፡ ከዚህም ጋር አያይዘው ነቢያት<< ስቅልተ ትሬእያ ለሕይወትከ እስራኤል ወኢትትአመና፤ ሕይወትህ ተሰቅላ ታያታለህ፤ አንተ ግን አታምንባትም:: >>ዘዳ. 28/66 እንዲሁም <<..ቀነውኒ እደውየ ወእገርየ፤ እጄንና እግሬን ቸነከሩኝ::>>መዝ. 22.16 ብለው የተናገሩት እና<< ..ወወደዩ ሐሞተ ውስተ መብልየ፣ ወአስተዩኒ ብኀኂዐ ለጽምዕየ፤ በምግቤ ሐሞት ጨመሩበት፤ ብጠማም መጣጣ አጠጡኝ::>> መዝ. 69.21፡፡ እንዲሁም ..ነሥአ ደዌነ ወጾረ ሕማመነ፤ ደዌያችንን ወስዶ ሕማማችንን ተሸከመ.. ኢሳ. 53/4፣ ‹‹መጠውኩ ዘባንየ ለቅሥፈት፣ ወመልትሕቴየ ለጽፍዐት ወኢሜጥኩ ገጽየ እምኃፍረተ ምራቅ፤ ጀርባዬን ለግርፋት፣ ፊቴን በጥፊ ለመመታት አሳልፌ ሰጠሁ፡፡ አፍሬ ፊቴን አልመለስኩም››ኢሳ. 50/5 ተብለው የተነገሩት ትንቢቶችም በክርስቶስ ጸዋትወ መከራ የተፈጸሙት በዕለተ ዐርብ ነው፡፡ በዚህ መልኩ ስለ ዕለተ ዐርብ የተሰጠው አጭር ማብራሪያ የዕለቷን ታላቅነት ከመግለጹም ባሻገር የዕለቷን የመከራ፣ የጭንቅ፣ የምጥ ዕለት መሆኗን በሚገባ ያሰረዳል፡፡ ይህ መሆኑ ደግሞ በራሱ የቁርጥ ጊዜ እና አደርባዮች እንዲሁም የመከራ ዘመን እና የደስታ ዘመን ወዳጆች የተለዩባት ዕለት መሆኗን ያመለክታል፡፡ የሰዎች እውነተኛ ማንነት የሚገለጠው፣ ከገቡት ቃል ይልቅ እስከ ሞት መታመናቸው የሚገለጠው፣ ምንደኛው ከእውነተኛው አገልጋይ ተለይቶ የሚታየው፣ ሥርዐት አክባሪው ሥርዐት ከማያከብረው የሚለየው በዕለተ ዐርብ በመከራ ጊዜ እንጂ በዕለተ ሐሙስ፣ በፋሲካ በደስታ ጊዜ አይደለም፡፡ ደስታ፣ሀብት፣ ሥልጣን፣ ዝና ባለበትም ሁሉም አለ፡፡እነዚህ ባሉበት የማያረጠርጥ፣ የማያለቀልቅ፣ እጅ የማይነሳና ደጅ የማይጠና የለም፡፡ ሰው ማግኘት የሚቸግረው በዕለተ ዐርብ በመከራ ጊዜ ነው፡፡ እስቲ ከመጽሐፍ ቅዱስ የሁለት ወገን ማሳያ ልጥቀስ፡፡ 1. ሕዝበ አይሁድ ቅዱስ መጽሐፍ እንደሚነግረን ጌታችንና መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ለመስቀል ሞት ተላልፎ እስከ ሚሰጥባት ዕለተ ዐርብ ድረስ ብዙዎች ይከተሉት፤ ያደንቁት ነበር፡፡ የእነዚህ ሰዎች መከተልና አድናቆት ዕለተ ሐሙስን ተሻግሮ አርብን መዝለቅ አልቻለም፡፡ በዕለተ ዐርብ በመከራው ሰዓት ከጌታ ጋር አብረው ለመቆም አላስቻላቸውም፡፡ ይህ የሰማይና ምድር ጌታ ምንም እንኳን የፈጸመው ቤዛነት እነርሱንም የዋጀ ቢሆንም ቅድመ ዐርብ ያላደረገላቸው ነገር እና ያልሆነላቸው ሁኔታ የለም፡፡ ሲራቡ ምግበ ሥጋን አበርክቶ አብልቷቸዋል፡፡ ሲታመሙ በተአምራት አድኗቸዋል፡፡ በትምህርቱ ምግበ ነፍስ ሆኗቸዋል፡፡ ይሁን እንጂ ቤተሰብና ጎረቤት፤ ልጅና ዘመድ፣ እውነተኛ ወዳጅና ጠላት፤ ምንደኛና እውነተኛ አገልጋይ የሚለይባት ዕለተ ዐርብ የመከራ ቀን ስትደርስ ‹‹ስቀለው፣ ስቀለው›› ማለት ጀመሩ፡፡ ከጌታችን ይልቅ ልጆቻቸውን የሚገድልባቸውን፣ ንብረታቸውን የሚዘርፍባቸውን ልበ ጨካኝ የሆነውን ወንበዴ በርባንን ምርጫቸው አደረጉ፡፡ /ማቴ. 27/15/ ከሞት ሊያድናቸው፤ ከመከራ ነፍስ ሊታደጋቸው የመጣውን ጌታችንንና መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ግን እንዲሰቀል በአንድነት ፈረዱበት፡፡ ለምን? እነርሱ ቀድሞም ቢሆን የሐሙስ የፋሲካ ሰዎች እንጂ የዕለተ ዐርብ ሰዎች አይደሉምና፡፡ እነርሱ ቀድሞም የድሎትና የምቾት ዘመን ሰዎች እንጂ የመከራ ዘመን ወዳጆች አይደሉምና፡፡ እነርሱ ቀድሞም ቢሆን የተከተሉት ከሥጋዊ ድካማቸው ስለሚታደጋቸው እንጂ የዓላማና የቁርጥ ዘመን ሰዎች አይደሉምና፡፡ ‹‹ክርስቶስን ስለመምሰል›› በሚል ርእስ የታተመው መጽሐፍ <<ዛሬ ለክርስቶስ የሰማያዊ መንግሥቱ ወዳጆች ብዙ አሉት፡፡ ነገር ግን የመስቀሉ ተሸካሚዎች ጥቂት ናቸው፡፡ የመጽናናት ወዳጆች ብዙ አሉት፤ የመከራ ወዳጆች ግን ጥቂት ናቸው>> ይላል፡፡ በዚህ በያዝነው ክፍለ ዘመንም ክርስቶስ በደሙ ዋጅቶ የመሠረታት ቅድስት ቤተክርስቲያን ራሷ ክርስቶስ የገጠመውን ዓይነት መከራ እየገጠማት ነው፡፡ ዘመኑም ዕለተ ዐርብ፤ ሰዎቿም ሕዝበ አይሁድ የሆኑባት ይመስላል፡፡ ብዙዎች ዐውደ ምሕረቷንና ደጀ ሰላሟን ተጠቅመው ክብርን አግኝተዋል፤ ዝናውን አትርፈዋል፤ ሀብቱን አግበስብሰዋል፡፡ ይሁን እንጂ ቅድስት ቤተ ክርስቲያን እንደሆነችላቸው ሲሆኑ አይታዩም፡፡ ከዚያ ይልቅ በሥርዐቷ፣ በቀኖናዋና በዶግማዋ ላይ ያልተገራ አንደበታቸው ሲያላቅቁ መመልከት ተለምዷል፡፡ ሁሉን ነገር ያደረገችላቸውንና ሁሉን ነገር የሆነችላቸውን እናት ቅድስት ቤተ ክርስቲያን ሥርዐቷን፣ ቀኖናዋን፣ ዶግማዋን እና የዝማሬ ለዘዋንና የስብከት ይትብሐሏን ለፕሮቴስታንት እና በፕሮቴስታንታዊነት ክህደት ለሚሰቅሏት ሰቃዮች አሳልፈው ሰጥተዋታለ፡፡ ከሞት ወደ ሕይወት፤ ከሐሣር ወደ ክብር፣ ከመርገመ ሥጋ ወደ በረከተ ሥጋ፣ ከመርገመ ነፍስ ወደ በረከተ ነፍስ ከሚያሸጋግረው መሠረተ እምነቷና ትምህርቷ ይልቅ ሕዝቡ ምርጫው የሞት መንገድ እንዲሆን የሚያስገድዱ ረበናተ አይሁድ ሆነውባታል፡፡ 2. ሐዋርያው ቅዱስ ጴጥሮስ ካደረበት ፍርሃት የተነሣ የሐሙስ ሰው እንጂ የዕለተ ዐርብ ሰው መሆን ከተሳናቸው መካከል ሌላኛው ሐዋርያው ቅዱስ ጴጥሮስ ነው፡፡ ምንም እንኳን በኋላ ላይ ቅዱስ ጴጥሮስ ተጸጽቶ የንስሐ እንባን ቢያነባም አስቀድሞ ካደረበት ፍርሃት የተነሣ ለጌታችንና መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ የዕለተ ዐርብ ሰው ሊሆንላት አልቻለም፡፡ ቅድመ ዐርብ የነበረው ጀግንነቱ በዕለተ ዐርብ ነጠፈ፡፡ ስምዖን ጴጥሮስ ጌታውን እወድኃለሁ፣ ከአንተ አልለይም፣ ሞትህን ሞቴ ያድርገው እያለ እንዳልማለ፣ እንደ አልተገዘተ ዕለተ ዐርብ የመከራ ሰዓት ስትደርስ መሐላውን አፈረሰ፤ የራሱን ግዛት ተላለፈ፡፡ በዚህ መልኩ ይምልለት፣ ይገዘትለት የነበረውን አምላኩን ከቤት ውጭ በአጥሩ ግቢ ተቀምጦ ሳለ አንዲት አይሁድ ወደ እርሱ ቀርባ <<አንተም እኮ ከገሊላው ከኢየሱስ ጋር ነበርክ>>ስትለው እርሱ ግን <<የምትይውን ሰው አላውቀውምብሎ በሁሉ ፊት ካደ፡፡ ወደ በሩም ሲወጣ ሌላይቱ አየችውና በዚያ ላሉት ‹‹ይኽ ደግሞ ከናዝሬቱ ከኢየሱስ ጋር ነበር›› ስትል እርሱ ዳግመኛም ‹‹ይኽን የምትሉትን ሰው አላውቀውም፤ እንደ ማላውቀውም እውነት ነው›› ብሎ ማለ፡፡ ጥቂትም ቆይተው በዚያ ቆመው የነበሩ አይሁድ ቀርበው ጴጥሮስን ‹‹ከእርሱ ወገን እንደሆንክ አነጋገርህ ይገልጥኃል›› አሉት፡፡ በዚህን ጊዜም ሐዋርያው ቅዱስ ጴጥሮስ ..ሰውየውን አላውቀውም.. ብሎ ይምል ጀመር፡፡ የያዘውን ጥሎ ..እንዲህ ይጣለኝ፤ የእርሱን ሞት ለእኔ ያድርገው፤ እንዲህ ያለውን ሰው አላውቅም.. በማለት ዶሮ ሳይጮኽ ሦስት ጊዜ ካደው፡፡ /ማቴ. 26/69-75/ እንግዲህ ይህ ዘመን ለቤተክርስቲያን ዕለተ ዐርብ ሆኖባታል፡፡ የቅዱስ ጴጥሮስ ፍርሃት የወለደው ክህደት ብዙዎቹን ሊቃነ ጳጳሳት፣ ሊቃውንተ ቤተ ክርስቲያን፣ መምህራነ ወንጌል፣ ዘማርያን፣ ምእመናንና የማኅበራት አመራር አካላት፣ የጠቅላይ ቤተክህነት የመምሪያ ሓላፊዎችና የድርጅት ሥራ አስኪያጆችን ተጠናቷቸዋል፡፡ የቅዱሳ ጴጥሮስ የክህደት ሕይወት፤ ዛሬ እነዚሁ ሰዎች ቅድስት ቤተ ክርስቲያንን የካዱበት ሕይወት ነው፡፡ እናት! የዚህች ሐዋርያዊት ቅድስት ቤተ ክርስቲያን ጳጳሳት፣ሊቃውንት፣ ሰባክያን የቆሎ ትምህርት ቤት እያላቸው፣ በመንፈሳዊ ኮሌጆች በትምህርት ገበታ ሳላችሁ ከአንዲቷ እናት ቅድስት ቤተ ክርስቲያን በደስታዋም በሐዘኗም ላለመለየት፣ መሠረተ እምነቷን፣ ሥርዐተ አምልኮዋንና ትውፊቷን ለመጠበቅና ለማስጠበቅ እንዳልማላችሁ፣ እንዳልተገዘታችሁና ቃል ኪዳን እንዳልገባችሁ ሁሉ ዛሬ ዘመናዊነት፣ ማግኘት፣ ምንፍቅና፣ ራስ ወዳድነት፣ ጥቅመኝነትና ጎጠኝነት ዕለተ ዐርብ ሆኖባችሁ መሓላችሁን አፈረሳችሁ፣ ግዝታችሁን ተላለፋችሁ፣ ቃል ኪዳናችውን ቆረጣችሁ፡፡ በዚህም ቤተ ክርስቲያኒቱን፣ የወሮበሎችና የወንበዴዎች ዋሻ እንድትሆን ፈቀዳችሁ፡፡ እናት! የዚህች ታላቅ ቤተ ክርስቲያንን እምነት፣ ሥርዐት፣ ትውፊትና ታሪክ ከትውልድ ወደ ትውልድ እናሸጋግራለን ብላችሁ ማኅበር የመሠረታችሁ እና በዚሁ ማኅበር አመራር የሆናችሁ በዕድሜያችሁም ሆነ በትምህርት ደረጃችሁ ለሰማይ ለምድሩ የከበዳችሁ ፍርሃት የወለደው አጉል አርቆ አሳቢነት ዕለተ ዐርብ ሆኖባችሁ፤ የገባችሁትን ቃልኪዳን አፍርሳችሁ፤ ቤተ ክርስቲያንን ለበላተኞች አሳልፋችሁ ሰጥታችሁ የተቀመጣችሁ xYmSLÆCh#ምን) ለቤተ ክርስቲያኒቱ መሠረታዊ የአስተዳደር በሽታዎች መድኃኒት መሆን ቢያቅታችሁ ጉልኮስ መሆን ያቅታችሁን? በዚህ ሁኔታ አሟሟች እንዳትሆኑ ያሰጋል፡፡ እናት! የዚህች ዓለም አቀፋዊት ቤተ ክርቲያን ልጆች የሆናችሁ ምእመናን ቅዱስ ጴጥሮስ ከጌታ ሰቃዮች ጋራ እሳት እንደሞቀ ሁሉ የቅድስት ቤተ ክርስቲያንን ዶግማዋን፣ ቀኖናዋን፣ ትውፊቷንና ሥርዐተ አምልኮዋን በጥርጥር እና በክህደት ለሚሰቅሏት ሰቃልያን ቲፎዞ ሆነን ሥርዐተ ቤተ ክርስቲያንን የመደፈር፤ ቀኖና ቤተ ክርስቲያን የመተላለፍ፣ መሠረተ እምነትን የመናድ እሳት ሞቅን፡፡ እኛ ለቤተ ክርስቲያን እንዲህ ከሆንን፤ አይሁድ ለክርስቶስ ከሆኑት በምን ይለያል? ስምዖን ጴጥሮስ ከአይሁድ ጋር እሳት እንደሞቀ አልቀረም፡፡ ዘግይቶም ቢሆን የእሳቱ ሙቀት ምቾት ሆኖት የዕለተ ዐርብ ሰው ከመሆን አልገታውም፡፡ ወዲያው ዶሮ ሲጮኽ ..ዶሮ ሳይጮኽ ሦስት ጊዜ ትክደኛለህ.. ያለው የጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ቃል ትዝ አለው፡፡ ወደ ውጭም ወጥቶ መራራ ልቀሶ አለቀሰ፡፡ ስለበደሉ ተጸጽቶ፣ የንስሐን እንባን አንብቶ በእንባው የዕለተ ዐርብ ሰው መሆን ቻለ፡፡ በኋላም መንፈስ ቅዱስ ፍርሃትን ቀርፎ ስለጣለለት የማይፈራ ሆኖ ስለክርስቶስ ፍቅር ቁልቁል ተሰቅሎ የሚሞት ሆኗል፡፡ በየፈርጁ ከላይ የተጠቀሳችሁ ሊቃነ ጳጳሳት፣ሊቃውንተ ቤተ ክርስቲያን፣ ሰባክያነ ወንጌል፣ ዘማርያን፣ የየመምሪያ ሓላፊዎች፤ የድርጅት ሥራ አስኪያጆች፣ የማኅበራት አመራር አባላትና ምእመናንን ትላንት የዕለተ ዐርብ ሰው መሆን ካልቻለን ዛሬ መሆንን እንችላለን፡፡ ከሰዓታት በፊት ለዚህች ቤተ ክርስቲያን የዕለተ ዐርብ ሰው ካልሆንን ከሰዓታት በኋላ መሆን እንችላለን፡፡ የቅዱስ ጴጥሮስ ሕይወት የሚነግረን ይኽንኑ ነው፡፡ እርሱ ከሰዓታት በፊት ለጌታው የዕለተ አርብ ሰው መሆን አቅቶት ጌታውን ሦስት ጊዜ ካደው፡፡ ከሰዓታት በኋላ አምላኩ ክርስቶስ የተናገረው ቃል ትዝ ሲለው ግን የንስሓን እንባ አንብቶ መላ ሕይወቱን በእርሱ ዐለትነት ለተመሠረተች ቤተ ክርስቲያን የዕለተ ዐርብ ሰው ሆኖ በኔሮን አደባበይ ሰማዕት ሆነ፡፡ ከእኛም የሚጠበቀው ይኽው ነው፡፡ ሥርዐተ ቤተ ክርስቲያንን የመድፈር፣ ቀኖና ቤተ ክርስቲያንን የመተላለፍና መሠረተ እምነትን የመናድ እሳት ከሚሞቁ ውሉደ አይሁድ ተለይቶ ቤተ ክርቲያን በየጊዜው ያለችንና የነገረችን ቃል እና ሰማያዊ እናትነቷን ማስተወስ ነው፡፡ ይኼኔ ለዚህች ቤተ ክርስቲያን የዕለተ ዐርብ ሰዎች እንሆንላታለን፡፡ ስለ እርሷ መሠረተ እምነት፣ ሥርዐተ አምልኮ፣ ትውፊትና ታሪክ ቀጣይነት ሰማዕት ለመሆን እንዘጋጃለን፡፡ 3. ፍቁረ እግዚእ ቅዱስ ዮሐንስ በቅዱስ መጽሐፍ በዚህ መልኩ የዕለተ ዐርብ ሰዎች መሆን አቅቷቸው በየሁኔታው የተገራገጩ ሰዎች የመኖራቸው ያህል መከራው ከጀመሩት ጉዞ ሳያገራግጫቸውና እየሆነ ባለው ሳይሸማቀቁ የዕለተ ዐርብ ሰዎች መሆን የቻሉም አሉ፡፡ ከእነዚህ ጥቂት የዕለተ ዐርብ ሰዎች መካከል አንዱ ፍቁረ እግዚእ፣ ወልደ ነጎድጓድ፣ ነባቤ መለኮት፣ አቡቀለምሲስ፣ ቁጽረ ገጽ በመባል የሚታወቀው እና በሕይወቱና በኑሮው ጌታን ለመምሰል ይጥር የነበረው ሐዋርያው ቅዱስ ዮሐንስ ነው፡፡ ቅዱስ ዮሐንስ የምሴተ ሐሙስ ሰው ብቻ አይደለም፡፡ የዕለተ ፋሲካም ሰው ብቻም አልነበረም፡፡ እርሱ የዕለተ ዐርብ ሰውም እንጂ፡፡ ቅዱስ ዮሐንስ ሁሉም ጌታን ጥለው ሲሔዱ የአይሁድን ዛቻ ሳይፈራ፣ ክርስቶስን በመከተሉ ሊያደርሱበት የሚችሉትን መከራ ሥጋ ሳይሰቀቅ ከእናቱ ድንግል ማርያምና ከጥቂት ቆራጥ ሴቶች ጋራ በእግረ መስቀሉ ሥር በመገኘት የዕለተ ዐርብ ሰው የሆነ ብቸኛ ሐዋርያ ነው፡፡ የክርስትና ሕይወት የመስቀል ጉዞ ነው፡፡ የመስቀለ ጉዞ ደግሞ የሐሙስ ሰው እና የፋሲካ ሰው መሆንን ብቻ ሳይሆን እንደ ቅዱስ ዮሐንስ በጥብዓት የዕለተ ዐርብ ሰው መሆን የሚጠይቅ ነው፡፡ ቅዱስ ዮሐንስ የአይሁድን ዛቻ ሳይፈራ እና መከራ ሳይሰቀቅ ከጌታው ጋራ እንደቆመ ሁሉ የዚህች ቤተ ክርስቲያን ጳጳሳት፤ ሊቃውንት፣ መምህራን፣ ዘማርያን እና ምእመናን ነን የምንል ሁሉ ..ለቤተ ክህነቱ ገዥ.. መደቦች ዛቻና ማስፈራሪያ፤ ለተሐድሶ መናፍቃን ቀረርቶ ሳንበገር በቆራጥነት ለቤተ ክርስቲያን በመከራዋ ዕለት የዕለተ ዐርብ ሰው መሆን ይጠበቅብናል፡፡ ቅዱስ የሐንስ የዕለተ ዐርብ ሰው በመሆኑ የተገኘው ቀራንዮ እንጂ የክርስቶስ ከሳሾች በሆኑት በአይሁድ ሸንጎ፣ በጲላጦስ ጓዳ አይደለም፡፡ የዕለተ ዐርብ ሰው ቀራንዮ በሆነች ቅድስት ቤተ ክርስቲያን ለቅዳሴ፣ ለማኅሌት፣ ለሰዓታት ጉባኤ ዘርግቶ ለማስተማርና ለመማር እና ስለ ሰላሟ፣ ስለ ዶግማዋ፣ ቀኖናዋና ትውፊቷ መጠበቅ ለመወያየት ይገኛል እንጂ እርሷነቷን ለማጥፋት በሚጎነጉኑ የአድማና የሴራ ሸንጎ አይገኝም፡፡ በውሉዳነ ጲላጦስ ጓዳም አይርመጠመጥም፡፡ የእርሷ ጲላጦስ እና ውሉደ ጲላጦስ ማንና ምን እንደሆነ እናውቃለንና፡፡ የዕለተ ዐርብ ሰው የሆነው ቅዱስ ዮሐንስ የጌታን መከራ ሞት የራሱ መከራ ሞት፤ የጌታን ሕማም የራሱ ሕማም፤ የጌታን በዘንግ መመታትና በጥፊ ፊቱን መጸፋቱን የራሱ መመታትና መጸፋት፤ የጌታን 6666 ጊዜ መገረፍ የራሱ መገረፍ፤ የጌታን በጎዳና መውደቅ መነሣት የራሱ መውደቅ መነሣት፤ የጌታን የእጆቹ መጋፊያና መጋፊያ እስኪጋጠም ወደ ኋላ መታሰር የራሱ መታሰር፤ ከምሰሶ ወደ ምሰሶ መንገላታቱን የራሱ መንገላታት፣ በቅንዋተ መስቀል መቸንከሩን የራሱ መቸንከር አድርጎ በመውሰዱ ከጌታው ከመከራ ሞቱ አልተለየም፡፡ ይህች ቤተ ክርስቲያንም መከራዋን መከራው፤ ስደቷን ስደቱ፤ ውድቀቷን ውድቀቱ፤ ውድመቷን ውድመቱ፤ ውርደቷን ውርደቱ ፤ ጭንቀቷን ጭንቀቱ አድርጎ የሚያስብላት የዕለተ አርብ የመከራ ዘመን ጳጳስ፣ ቄስ፣ ዲያቆን፣ ሰባኪ፣ ዘማሪ፣ ሰንበት ተማሪና ምእመን ዛሬ ያስፈልጓታል፡፡ እርሷ ያጣችው ይኽንን ነውና፡፡ መከራም እየተቀበለች ያለችው በእነዚሁ ነውና፡፡ እኛ ለዚህች ታላቅ ቤተክርስቲያን የደስታ ዘመን፣ የፍስሐ ዘመን እና የደመወዝና የአበል ሰዎች ብቻ ከሆንላት ከአሕዛብ ከመናፈቃን በምን ተለየንላት? እነዚህ ሰዎች ከሰሙነ ሕማማቱ፣ ከጾሙና ከስግደቱ የሉበትም ከፋሲካው፣ ከደስታው ግን አሉበት፡፡ እኛ የዚህች ቤተ ክርስቲያን የደስታዋ፣ የፋሲካው ተካፋይ ብቻ ከሆንን ልጆች መሆናችን እምኑ ላይ ነው? የደስታዋ ተካፋይ መሆን የምንችለው በሕማሟም ተካፋይ ስንሆን ብቻ ነው፡፡ እኛን ከእነርሱ የሚለየንም ይኸው የዕለተ ዐርብ ሰዎች መሆናችን ነው፡፡ የዕለተ ዐርብ ሰው ቀራንዮ ወጥቶ ባዶ እጁን አይመለስም፡፡ የዕለተ ዐረብ ሰው የሆነው ቅዱስ ዮሐንስ የድርሻውን ለመወጣት ቀራንዮ ወጥቶ ባዶ እጁን ያለዋጋ አልተመለሰም፡፡ ከስጦታ በላይ ስጦታ፤ ከዋጋ በላይ ዋጋ የሆነች ድንግል ማርያምን ይዞ ተመልሷል፡፡ ለቅድስት ቤተ ክርስቲያን የዕለተ ዐርብ ሰዎች ከሆንላት ዋጋችንን የማናገኝበት ምንም ምክንያት የለም፡፡ ቁም ነገሩ የድርሻን ለመወጣት ቀራንዮ በሆነች ቅድስት ቤተ ክርስቲያን ዘወትር መገኘት ብቻ ነው፡፡ ቁም ነገሩ ቢያንስ እንደቀሬናው ሰምዖን ከአይሁድ ምክር፣ ክፋት ላለመግባት መሰወር ዋጋ አለው፡፡ እርሱ ነገር ሁሉ ተፈጽሞ ሰላም ይሆናል ብሎ ከተሰወረበት ሲወጣ አይሁድ አገኙት፡፡ በክፋታቸው እና በተንኮላቸው ስላልተባበረ <<አንተም የእርሱ ወገን ነህ ››በማለት ይቀጡት ዘንድ መስቀሉን አሸከሙት፡፡ እነርሱ የቀጡት መሰላቸው እንጂ ንጹሕ ልቦናን ገንዘብ በማድረጉ የሰውን ዋጋ የማያስቀር እግዚአብሔር ከበረከተ መስቀሉ እንዲሳተፍ መስቀሉን ይሸከም ዘንድ ፈቀደለት፡፡ /ማቴ. 27/32/ እግዚአብሔር በዚህ መልኩ ለቤተ ክርስቲያን የዕለተ አርብ ሰው ለሚሆኑላት ዋጋቸውን እንደ ሰምዖን ቀሬና አያስቀርም፡፡ ሲሰጥም ልክ እንደ ሰምዖን ቀሬና በረቂቅ ጥበብ ለጊዜው ማንም በማያስተውለው መንገድ ነው፡፡ መመለስ የሚገባው ጥያቄ ግን ስንቶቻችን ከአጽራረ ቤተ ክርስቲያን እና ከቅጥረኞቻቸው ምክር፣ ክፋት ላለመግባት ተሰወርን? እንዲህም ተባለ እንዲያ ለእኔ ግን ዕለተ ዐርብ ይች ናት፡፡ ሰዎቿም ይኽን ይመሰላሉ፡፡ ለእኔ የአሁኗ ቤተ ክርስቲያንም ይህች ናት፡፡ የሰዎቿም ስብጥር እንዲሁ ነው፡፡ በዚህ ሁኔታ ወዴት ታመራ ይሆን? መልካም በዓል፡፡ (2004ዓ.ም ) Like · · Share ላይ ኤፕሪል 17, 2014 ምንም አስተያየቶች የሉም: ይህን ኢሜል አድርግጦማር አድርግ!Twitter ላይ አጋራFacebook ላይ አጋራለPinterest አጋራ በጣም አዲስ ልጥፎች በጣም የቆየ ልጥፍ መነሻ ደንበኛ ይሁኑ ለ፡ ልጥፎች (Atom) በአውሮጳ የካህናት አንድነት ማኅበር ሊቋቋም መሆኑ ታወቀ በ ኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ከመላዋ አውሮጳ የተውጣጡ ካህናት፡” የ... በእንተ ሙኒክ ደብረ ብሥራት ቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስቲያንና ሊቀ ብርሃናት ቆሞስ አባ ገብረ ሕይወት ፍስሐ [ጀርመን ] ምእመናን ከአንዱ ሀገር ወደ ሌላው ሀገር በተለያየ ምክንያት መሰደዳቸው አይቀሬ ነው:: ታዲያ ሲሰደዱ በሄዱበት ሀገር ሁሉ ቤተክርስቲያን ያስፈልጋቸዋል :: ምንም አያጠያይቅም የተመቻቹ ሁኔታዎችም አሉ... አስቸኩዋይ ጥሪ ለምእመናን በሙሉ የታላቁ የደብረ ሊባኖስ ገዳምን ለመርዳት ገዳሙ ጥሪ አስተላለፈ ገዳሙ በአሁን ሰዓት በመሬት መንሸራተት ምክንያት ከፍተኛ አደጋ እንደተጋረጠበት ተጠቅሶ ሰኔ 8 ቀን ከ7፡30 ጀምሮ በጠቅላይ ቤተ ክህነት የስ... ጾመ ፍልሰታ የእመቤታችን ዕረፍት ጾመ ፍልሰታ የእመቤታችን ዕረፍት Written By Hulubante Abebe on Tuesday, August 5, 2014 | 1:02 PM መ/ር ሳሙኤል ተስፋዬ ...
የጆንሰን ሥልጣን የመልቀቅ ጭምጭምታ ከማለዳው አንስቶ ሲሰማ የነበረው ሃምሳ የሚሆኑ ሚኒስትሮቻቸውና ከፍተኛ ባለሥልጣኖች የስንብት ጥያቄዎችን እያቀረቡ ሥራቸውን ከለቀቁ በኋላ ነው። መንግሥታቸው በበዙ የሥነምግባር ግድፈቶች የተከሰሰ ቢሆንም ጆንሰን እስከ ትናንት ረቡዕ ሥራቸው ላይ ለመቆየት አበክረው ሲሟገቱ እንደነበር ተነግሯል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ እንደሚለቅቁ ይናገሩ እንጂ አዲስ መሪ የመንግሥቱን ሥራዎች እስኪረከብ በሞግዚትነት እንደሚቆዩ ገልፀዋል። የመጀመሪያዎቹ ሁለት ከፍተኛ ሹማምንት፤ የገንዘብ ሚኒስትራቸው ሪሺ ሱናክና የጤና ሚኒስትሩ ሳጂድ ጃቪድ ትናንት ተከታትለው ሥልጣናቸውን ከለቀቁ በኋላ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ለዓመታዊው የጥያቄና መልስ መርኃግብር ፓርላማው ውስጥ ፊት ሲቀርቡ በተሰሙባቸው ክሦች የተቆጡት እንደራሴዎች በብርቱ ጥያቄዎች አጣድፈዋቸዋል። ጆንሰንን ሚኒስትሮቻቸው እየተዋቸው የለቀቁት ለንደን በሚገኝ አንድ ክለብ ውስጥ በመጠጥ ኃይል ተገፋፍተው ሁለት ወንዶችን ያላግባብ ጎንትለዋል የሚል ክሥ የሚሰማባቸውን ወግ አጥባቂ የምክር ቤት አባል ክሪስ ፒንቸርን ቁልፍ በሆነ የፓርቲ ኃላፊነት ላይ ከሾሟቸው በኋላ መሆኑ ተነግሯል። የጆንሰን ስለጉዳዩ እንደማያውቁ ረዳቶቻቸው ቀደም ሲል ለጋዜጠኞች ገልፀው የነበረ ቢሆንም “በመንግሥቱ ውስጥ ለአንድም የቅሌት አድራጎት ቦታ የለም” ይሚል ጠንካራ አቋም ይዘዋል። ሚስተር ጆንሰን ከዚህ በፊትም በጠቅላይ ሚኒስትሩ ፅህፈት ቤት ውስጥ በተካሄዱና የኮቪድ-19 መከላከያ መመሪያዎችን እራሳቸው ጭምር ጥሰው እንደተገኙባቸው በተነገረ የፈንጠዝያ ስብሰባዎችም ሲከሰሱ እንደነበር ተዘግቧል።
ከፊል አውቶማቲክ የቤት እንስሳ (PET) ማራዘሚያ ማሽን / PET ፕላስቲክ ኮንቴይነሮችን እና ጠርሙሶችን ለማምረት ተስማሚ ነው ፡፡ በካርቦናዊው ጠርሙስ ፣ በማዕድን ውሃ ፣ በካርቦናዊ መጠጥ ጠርሙስ ፣ በፀረ-ተባይ ጠርሙስ ዘይት ጠርሙስ መዋቢያዎች ፣ በሰፊው የአፉ ጠርሙስ ወዘተ ለማምረት በስፋት ጥቅም ላይ ይውላል ፡፡ ሻጋታዎችን ፣ ከባድ የመቆለፊያ ሻጋታዎችን ፣ የተረጋጋ እና ፈጣንን ለማስተካከል ድርብ ክራንችን በመቀበል ፣ አፈፃፀሙን ለማሞቅ የኢንፍራሬድ ምድጃን ያሳደጉ ፣ አፈፃፀሙም በእኩል ይሞቃል የአየር አሠራሩ በሁለት ክፍሎች ተከፍሏል-የአየር ግፊት እርምጃ ክፍል እና የጠርሙስ ምት ክፍል ለድርጊቱ እና ለመነፋቱ የተለያዩ መስፈርቶችን ለማሟላት .የተስተካከለ ቅርፅ ያላቸው ጠርሙሶችን ለመንፋት በቂ እና የተረጋጋ ከፍተኛ ግፊት ሊሰጥ ይችላል ፡፡ ማሽኑ የማሽነሪውን ሜካኒካል ክፍል ለማቅለቢያም ቢሆን የማሳያ እና ዘይት መቀበያ ሥርዓት አለው ፡፡ ማሽኑ በደረጃ በደረጃ እና በከፊል-አውቶ ሞድ ውስጥ ሊሠራ ይችላል። ማሽኑ አነስተኛ ኢንቬስትሜንት ያለው አነስተኛ እና ለአሠራር ደህንነቱ የተጠበቀ ነው ፡፡ SKY-A4 ሙሉ አውቶማቲክ ምት መቅረጽ ማሽን የ PET ፕላስቲክ እቃዎችን እና ጠርሙሶችን በሁሉም ቅርጾች ለማምረት ተስማሚ ነው ፡፡ በካርቦናዊው ጠርሙስ ፣ በማዕድን ውሃ ፣ በፀረ-ተባይ ጠርሙስ ዘይት ጠርሙስ መዋቢያዎች ፣ በሰፊው የአፉ ጠርሙስ እና በሙቅ የተሞላ ጠርሙስ ወዘተ ለማምረት በሰፊው ጥቅም ላይ ይውላል ፡፡ ከፍተኛ ብቃት ያለው የኢነርጂ ቁጠባ መርፌ መቅረጽ ማሽን ተመጣጣኝ ግፊት እና ፍሰት ቁጥጥርን ይቀበላል ፣ ግፊቱ እና ፍጥነቱ ሊስተካከል ይችላል ፣ የተረጋጋ የእንቅስቃሴ ጠመዝማዛ እና ረጋ ያለ ድንጋጤ ፣ ኮምፒዩተሩ ከኢንዱስትሪ ቤተሰብ ይመጣሉ ፡፡ ለመጠቀም ከፍተኛ የዝግጅት አቀማመጥ የ PID የሙቀት መቆጣጠሪያ የክትባት መስሪያ ማሽኑ ኦፕሬቲንግ ሠንጠረዥ ሁለት ደህንነት አለው ፣ አንደኛው የማሽን ደህንነት ነው ፣ ሌላኛው ደግሞ የኦፕሬተሮችን ደህንነት የሚያረጋግጥ የኤሌክትሪክ ደህንነት ነው ፡፡ የምርት ማብራሪያ ተዛማጅ ምርቶች ከፊል አውቶማቲክ የቤት እንስሳ (PET) ማራዘሚያ ማሽን / PET ፕላስቲክ ኮንቴይነሮችን እና ጠርሙሶችን ለማምረት ተስማሚ ነው ፡፡ በካርቦናዊው ጠርሙስ ፣ በማዕድን ውሃ ፣ በካርቦናዊ መጠጥ ጠርሙስ ፣ በፀረ-ተባይ ጠርሙስ ዘይት ጠርሙስ መዋቢያዎች ፣ በሰፊው የአፉ ጠርሙስ ወዘተ ለማምረት በስፋት ጥቅም ላይ ይውላል ፡፡ ሻጋታዎችን ፣ ከባድ የመቆለፊያ ሻጋታዎችን ፣ የተረጋጋ እና ፈጣንን ለማስተካከል ድርብ ክራንችን በመቀበል ፣ አፈፃፀሙን ለማሞቅ የኢንፍራሬድ ምድጃን ያሳደጉ ፣ አፈፃፀሙም በእኩል ይሞቃል የአየር አሠራሩ በሁለት ክፍሎች ተከፍሏል-የአየር ግፊት እርምጃ ክፍል እና የጠርሙስ ምት ክፍል ለድርጊቱ እና ለመነፋቱ የተለያዩ መስፈርቶችን ለማሟላት .የተስተካከለ ቅርፅ ያላቸው ጠርሙሶችን ለመንፋት በቂ እና የተረጋጋ ከፍተኛ ግፊት ሊሰጥ ይችላል ፡፡ ማሽኑ የማሽነሪውን ሜካኒካል ክፍል ለማቅለቢያም ቢሆን የማሳያ እና ዘይት መቀበያ ሥርዓት አለው ፡፡ ማሽኑ በደረጃ በደረጃ እና በከፊል-አውቶ ሞድ ውስጥ ሊሠራ ይችላል። ማሽኑ አነስተኛ ኢንቬስትሜንት ያለው አነስተኛ እና ለአሠራር ደህንነቱ የተጠበቀ ነው ፡፡ SKY-A4 ሙሉ አውቶማቲክ ምት መቅረጽ ማሽን የ PET ፕላስቲክ እቃዎችን እና ጠርሙሶችን በሁሉም ቅርጾች ለማምረት ተስማሚ ነው ፡፡ በካርቦናዊው ጠርሙስ ፣ በማዕድን ውሃ ፣ በፀረ-ተባይ ጠርሙስ ዘይት ጠርሙስ መዋቢያዎች ፣ በሰፊው የአፉ ጠርሙስ እና በሙቅ የተሞላ ጠርሙስ ወዘተ ለማምረት በሰፊው ጥቅም ላይ ይውላል ፡፡ ከፍተኛ ብቃት ያለው የኢነርጂ ቁጠባ መርፌ መቅረጽ ማሽን ተመጣጣኝ ግፊት እና ፍሰት ቁጥጥርን ይቀበላል ፣ ግፊቱ እና ፍጥነቱ ሊስተካከል ይችላል ፣ የተረጋጋ የእንቅስቃሴ ጠመዝማዛ እና ረጋ ያለ ድንጋጤ ፣ ኮምፒዩተሩ ከኢንዱስትሪ ቤተሰብ ይመጣሉ ፡፡ ለመጠቀም ከፍተኛ የዝግጅት አቀማመጥ የ PID የሙቀት መቆጣጠሪያ የክትባት መስሪያ ማሽኑ ኦፕሬቲንግ ሠንጠረዥ ሁለት ደህንነት አለው ፣ አንደኛው የማሽን ደህንነት ነው ፣ ሌላኛው ደግሞ የኦፕሬተሮችን ደህንነት የሚያረጋግጥ የኤሌክትሪክ ደህንነት ነው ፡፡
ቲያንጂን ዋንቶንንግ ኢንዱስትሪ እና ንግድ Co. ፣ ሊሚት ሊየን ኮስሜቲክስ ፋብሪካ እ.ኤ.አ. በ 1998 ተገንብቶ ነበር ፣ የመዋቢያ ምርቶችን በማምረት ረገድ ከ 20 ዓመታት በላይ ልምድ አላቸው ፣ የኦሪጂናል ዕቃ አምራች / ኦዲኤም ምርቶችን እናደርጋለን እንዲሁም በቆዳ እንክብካቤ አከባቢ ውስጥ የራሳችን ስም ሲምዩ አለን ፡፡ ዋጋን ለመቆጠብ እና ጥሩ ምርቶችን እና ጥሩ ጥቅል በአንድ ጊዜ ለማዳን የሚፈልጉ ብዙ ትናንሽ ቸርቻሪዎችን ለመፍታት ፣ በጣም ዝቅተኛ MOQ ከእያንዳንዱ ዓይነት ምርቶች በግል መለያ ጋር ጠየቀ ፡፡ በመደበኛነት አንድ መቶ ኮምፒተር ብቻ ፡፡ በጣም ብዙ ትናንሽ ቸርቻሪዎች ከትንሽ ወደ ትልቅ እንዲያድጉ ረድተናል ፡፡ እርስዎ ትልቅ ጅምላ ሻጭም ሆኑ አነስተኛ ቸርቻሪ ምንም ይሁኑ ምን እኛ በጣም ጥሩ ጥራት ያላቸውን ምርቶች ለእርስዎ እናቀርባለን ፡፡ እኛ ንፁህ እና ተፈጥሯዊ የሆነ የምርት መስመር ፈጥረናል ፡፡ የተፈጥሮ ውበት እና ጥበብ እርስዎ እንዲመስሉ እና ውብ ስሜት እንዲሰማዎት የሚያደርጉ ምርቶችን ሊያቀርብልዎ ይችላል ብለን እናምናለን - ይህ ማለት በሚያምር ቆዳዎ ወጪ ትርፋማችንን ከፍ ለማድረግ ማንኛውንም መርዛማ ተጨማሪዎች እና የቆዳ ማድረቂያ አልኮሆሎችን ለመጠቀም እንቢ ማለት ነው ፡፡ በምትኩ ኦርጋኒክ እና በዱር ከተለማመዱ እፅዋቶች ጤናማ እና ውበት የሚያጎለብቱ ንጥረ ነገሮችን እናገኛለን ፡፡ ከዚያም ከፍተኛ ጥራት ያላቸውን ተፈጥሯዊ የቆዳ እንክብካቤ ምርቶቻችንን ለመፍጠር እነዚህን ተዋጽኦዎች በአልዎ ቬራ ፣ በሸክላ ቅቤ እና በጥልቀት እርጥበት በሚያድሱ ዘይቶች ላይ እንጨምራለን ፡፡ የምንጠቀመው እያንዳንዱ ንጥረ ነገር በኃላፊነት የተሞላ እና ለቆዳ ጠቀሜታው በአሳቢነት የተመረጠ መሆኑን መተማመን ይችላሉ ፡፡ እነዚህ ውስብስብ ድብልቆች በጥልቀት የሚመገቡ ፣ የሚያጠጡ ፣ የሚያፀዱ እና ለቆዳ የሚያድሱ ናቸው ፡፡ ምርቶቻችንን ውጤታማ እንዲሆኑ ከሚያደርጉት ምስጢሮች አንዱ ወርሃዊ እና ዝቅተኛ የሙቀት-ከፍታ ቁልቁል ሂደት ነው ፡፡ ይህ ምርቶቻችንን በጣም ንቁ እንዲሆኑ የሚያደርጋቸውን ከፍተኛ መጠን ያላቸውን ቫይታሚኖችን እና አልሚ ንጥረ ነገሮችን የያዙ የዕፅዋት ተዋጽኦዎችን ይፈጥራል ፡፡ ይህ ተፈጥሯዊ ሂደት ከልጆቻችን እስከ እርጉዝ ሴቶች ድረስ ምርቶቻችንን ለሁሉም ሰው ደህንነታቸው የተጠበቀ ያደርጋቸዋል ፡፡ ቆዳዎን በመስመራችን ረዘም ላለ ጊዜ ባሳደጉ ቁጥር ጤናማ እና የበለጠ ብሩህ ይሆናል ፡፡ ደንበኞቻችን በተመጣጠነ የቆዳ ማመጣጠኛ ቀመሮቻችን ምክንያት ውስብስብነታቸውን በሚያስደንቅ ሁኔታ መሻሻል እና መታደስን ተመልክተዋል ፡፡ ቀመሮቻችንን ከቆዳ እንክብካቤ የበለጠ እንቆጥረዋለን ፡፡ እነሱ የቅንጦት ልምድን የሚሰጡ የበለፀጉ መዓዛዎችን እና ሸካራዎችን ይይዛሉ ፡፡
ንግስቱ ኢሽታፓሪያ ስትሆን እርሷ የሑዚያ ዋና እኅትና የአሙና ልጅ ነበረች። ሑዚያም ንጉሥ ሲሆን እኅቱንና ባሏን ለመግደል አስቦ ተለፒኑ ግን ሤራውን አግኝቶ ሑዚያን ከዙፋኑ አባረረው፣ ተለፒኑም ንጉሥ ሆነ፣ ነገር ግን ሑዚያን ይቅርታ ብሎት ሑዚያ በኋላ በሌላ ሰው እጅ ይገደል ነበር። ይህን የምናውቀው ተለፒኑ በጻፈው የተለፒኑ ዐዋጅ በተባለው ሰነድ ይተረካል። በዚህ አዋጅ የቀደሙት ኬጥያውያን ነገሥታት ዘመኖች ከላባርና (ከ1582 ዓክልበ.) ጀምሮ ይተርካል። በተለይ ስለአወራረሳቸውና ከባቢሎን ውድቀት (1507 ዓክልበ.) ጀምሮ አያሌ ነገሥታት ወይም ወራሾች በአጭር ዘመን ውስጥ እንደ ተገደሉ ይተርካል። በግድያ የመጡት ነገሥታት የአማልክት ቂም እንዳገኙ ያጠቁማል። የራሱን ዘመን እንዲህ ይገልጻል፦ «[...] አሙናም ደግሞ አምላክ ሊሆን ሲል፣ የንጉሣዊ ዘበኞች አለቃ ዙሩ በምስጢር ከገዛ ቤተሠቡ ልጁን ታሑርዋይሊን፣ «የወርቃማው ጦር ሰውዬ» የተባለውን፣ ልኮ እርሱ የቲቲያን (የአሙና በኲር) ቤተሠብ ከነልጆቹ ገደላቸው። መልእክተኛውንም ታሩሕሹን ልኮ እርሱ ሐንቲሊን (የአሙና ፪ኛ ልጅ) ከነልጆቹ ገደላቸው። ሑዚያም ንጉሥ ሆነ፣ ተለፒኑም ዋና ኢኅቱን ኢሽታፓሪያን አገባ። ሑዚያ እነሱንም ሊገድላቸው ይፈልግ ነበር፣ ሆኖም ጉዳዩ ስለ ተገለጸ ተለፒኑ አባረራቸው። ወድሞቹ አምስት ነበሩ፣ ቤቶችንም ሠራላቸው፤ ይኑሩ፣ ይብሉ፣ ይጠጡ አለላቸው፤ ማንም አይበድላቸው! ተደጋግሜ እናገራለሁ፣ እነሱ በደሉኝ፣ እኔስ አልበድላቸውም። እኔ ተለፒኑ በአባቴ ዙፋን ስቀመጥ፣ በሐሡዋ ከተማ ላይ ዘመትኩ፤ ሐሡዋንም አጠፋኋት። ሥራዊቴ ደግሞ በዚዚሊፓ ከተማ ነበሩ፣ ዚዚሊፓም ድል ሆነ። እኔ ንጉሡ ወደ ላዋዛንቲያ ከተማ በመጣሁ ጊዜ፣ ላሓ ጠላት ሆነ እሱ ከተማውን ለአመጻ አስነሣሣው። አማልክቱ በእጄ ውስጥ ሰጡት። ከመኳንንት ብዙዎች፦ የሺህ አለቃ ካሩዋ፣ የእልፍኝ አስከልካዮች አለቃ ኢናራ፣ የዋንጫ ተሸካሚዎች አለቃ ኪላ፣ የ[...] አለቃ ታርሑሚማ፣ የምርኳዝ ተሸካሚዎች አለቃ ዚንዋሸሊ፣ እና ሌሊ፤ በምስጢር ወደ ምርኳዝ ተሸካሚ ታኑዋ ልከው ነበር። እኔ ንጉሡ ሳላውቀው፣ ሑዚያንና ወንድሞቹን ገደላቸው። እኔ ንጉሡ ስሰማው፣ ታኑዋን፣ ታሑርዋይሊንም፣ ታሩሕሹን አምጥተው ጉባኤው መሞት ፈረደባቸው። እኔ ንጉሡ ግን ለምን ይሙቱ? ዓይናቸው ይሠውሩ! ብዬ፣ እኔ ንጉሡ በውነት ገበሬዎች አደረግኋቸው። የጦርነት መሣርያ ከጫንቃቸው ወስጄ ቀንበር ሰጠኋቸው!» በዚሁ ታሪክ፣ ዙሩ «የንጉሥ ዘበኞች አለቃ» ሲባል ይህ ማዕረግ ለንጉሥ ወንድም እንደ ተሰጠና ዙሩ ታዲያ የአሙና ወንድምና የ1 ዚዳንታ ልጅ እንደ ነበር ይታመናል። ልጁም ታሑርዋይሊ «የወርቃማው ጦር ሰውዬ» ደግሞ ወደፊት ንጉሥ ሆነ። ዙሩ ቀዳሚ ወራሾቹን ቲቲያንና ሐንቲሊን ያስገደላቸው ለአሙና ሦስተኛው ልጅ ሑዚያ ወራሽነት እንዲያገኝ እንደ ነበር ይታስባል። ተለፒኑ ከቀዳሚዎቹ ይልቅ ሩኅሩኅ ይመስላል፤ ለሑዚያ ይቅርታ ሰጠ፣ በኋላም ሑዚያ ሲገደል ለሑዚያ፣ ቲቲያና ሐንቲሊ ገዳዮች ይቅርታ ሰጥቶ የእርሻ ሥራ አስገደዳቸው ይላል። ይህንን ሁሉ በቅድሚያ እንደ መሠረት ከተረከ በኋላ፣ የዐዋጁ ድንጋጌ እንዲህ ይላል፦ «በመላው ንጉሣዊ ቤተሠብ ውስጥ ደምን ማፍሰስ ተራ ነገር ሆኗል! ንግሥትም ኢሽታፓሪያ ዓርፈዋል። በኋላ ልዑል አሙና ለዕረፍት መጣ። የአማልክት ሰዎች [አረመኔ ቄሳውንት] ፦ በሐቱሳሽ አሁን ደምን ማፍሰስ ተራ ነገር ሆኗል! እያሉ ነው። እኔ ተለፒኑ በሐቱሳሽ ጉባኤ ጠራሁ። ከዚህ ሰዓት ጀምሮ፣ በሐቱሳሽ ማንም ሰው የንጉሣዊ ቤተሠብ ልጆችን አይበድላቸው ወይም ጩቤ አይዝባቸው! ልዑል አልጋ ወራሹ - በኲር ልጅ ብቻ ንጉሥ ሆኖ ይጫን! በኲር ልዑል ባይኖር፣ ሁለተኛው ወንድ ልጅ ንጉሥ ይሁን። ነገር ግን ማንም ልዑል ወንድ ልጅ ባይኖር፣ የታላቅዋን ሴት ልጅ ባለቤት ወስደው እሱ ንጉሥ ይሁን!» ተለፒኑ በራሱ በኩል ንጉሥ የሆነው ንግሥቱ የአሙና ልጅ በመሆንዋ ስለ ነበር፣ ይህን መርህ እንደ ሕግ ለማጽናት አስቦ ነበር። በአንድ መስመር ተለፒኑ «በአባቴ ዙፋን ስቀመጥ» ስላለ፣ ማለቱ የንግሥቱ አባት ይሆናል። በዐዋጁ መጨረሻ ሁለተ ተጨማሪ ሕግጋት ስለ መግደልና ስለ ጠንቋይ ቀምረው ይሰጣሉ፦ « የግድያም ጉዳይ እንዲሚከተል ነው፡ ማንም ሰው ቢገደል፣ የተገደለው ሰው ወራሽ እንዳለ ሁሉ ይደረግበታል። ይሙት ካለ ይሞታል፤ ይካሥ ካለ ግን ይካሣል። ንጉሡ በውሳኔው ውስጥ አይገባም።» « በሐቱሻ ግዛት ውስጥ ስለሚደረግ ጥንቆላ ጉዳይ፦ እነዚህን ጉዳዮች በመግለጽ ትጉበት። ማንም በንጉሣዊ ቤተሠብ ውስጥ ጥንቆላ ቢሠራ ኖሮ፣ ይዙትና ወደ ንጉሡ ግቢ አስረክቡት። ለማያስረክበው ሰው ግን መጥፎ ይሆናል።» የኬጥያውያን ሕግጋት ቋንቋ ለዚህ ጽላት ተመሳሳይ ሲሆን መጀመርያው እንደ ሕገ መንግሥት የወጣው በተለፒኑ ዘመን እንደ ሆነ ታስቧል። የኬጥያውያን ጉባኤ ወይም «ፓንኩሽ» (እንደ መኳንንት ምክር ቤት) በዚያ ተመሠረተ። ተለፒኑ ደግሞ ከኪዙዋትና ታላቅ ንጉሥ ኢሽፑታሕሹ ጋራ ስምምነት እንደ ተዋወለ ይታውቃል። የተለፒኑ ሴት ልጅ ሐራፕሺሊ ወይም ሐራፕሼኪ ስትሆን የአሉዋምና ሚስት ሆነች፣ ነገር ግን በተለፒኑ ላይ ስላመጹ እሱ ወደ ማሊታሽኩር አሳደዳቸው። የተለፒኑ መጀመርያ ተከታይ የዚዳንታ ልጅ ዙሩ ልጅ ታሑርዋይሊ እንደ ሆነ ይመስላል። በቅርብ ጊዜ ውስጥ ግን አሉዋምና ተከተላቸው። አሉዋምና ከታሑርዋይሊ እንደ ቀደመ የሚል አስተሳሰብ ደግሞ ብዙ ይታያል።
ኳርትዝ ከ93% ኳርትዝ አካባቢ (አለት መሰል ማዕድን) እና 7% አርቲፊሻል ሙጫዎች፣ ፖሊመሮች፣ ቀለሞች እና ሌሎች ትናንሽ ቁራጮች የተሰራ ሰው ሰራሽ ድንጋይ ("የምህንድስና ድንጋይ") ነው። እዚህ እንዴት እንደተሰራ ማወቅ ይችላሉ. አንዳንድ ጊዜ እንደ ብረት እና መስታወት ያሉ ተጨማሪዎች ለኳርትዝ የተወሰነ መልክ ከሰጡ 7 በመቶውን ለመጨመር ያገለግላሉ። ኳርትዝ ኢንጅነሪንግ ድንጋይ ስለሆነ ድንጋይ ፈጣሪዎች እንደፈለጉት አይነት የተለያዩ ንድፎችን፣ ቀለሞችን እና የኳርትዝ ዘይቤዎችን መፍጠር ቀላል ነው። ሙሉ ነጭ የሆነ ወጥ ኩሽና ከፈለክ በዛ ቀለም የኳርትዝ መደርደሪያን በቀላሉ መቁረጥ ትችላለህ። ተፈጥሯዊ የሚመስል ድንጋይ የሚመስል ጠረጴዛ ከፈለጉ፣ ኳርትዝ በዚህ መንገድ ሊመረት ይችላል። ንድፍዎን በእውነት ማበጀት ይችላሉ! በግንባታው ላይ ጥቅም ላይ በሚውለው ሙጫ ምክንያት የኳርትዝ ጠረጴዛዎች ሙሉ በሙሉ ከሞላ ጎደል ቀዳዳ የሌላቸው ናቸው ይህም ማለት ምንም ውሃ, መፍሰስ, ወይም ባክቴሪያዎች ወደ ውስጥ አይፈቅዱም. ይህ በሚያስደንቅ ሁኔታ ቆሻሻን የመቋቋም ያደርጋቸዋል፣ ምንም እንኳን ብዙ ጊዜ ከግራናይት የበለጠ ትንሽ ገንዘብ እንደሚያወጡ መጠበቅ ይችላሉ። ግራናይት ምንድን ነው? ግራናይት በተፈጥሮ በመሬት ውስጥ በሚገኙ ቋጥኞች ውስጥ የሚገኝ የተፈጥሮ ድንጋይ ነው። የግራናይት ንጣፎች ከድንጋይ ማውጫዎች ውስጥ ይወገዳሉ, ወደ ድንጋይ ማምረቻ ቦታ ይወሰዳሉ እና ከዚያም ተቆርጠው ወደ ፍፁምነት ይጸዳሉ. አልማዝ እንዴት እንደሚሠራ ትንሽ ነው፣ ግን በትልቁ መጠን። ግራናይት የተፈጥሮ ድንጋይ ስለሆነ በትንሹ የተቦረቦረ ስለሆነ በየጊዜው “መታተም” ያስፈልገዋል። ማተም “ግራናይት ማተሚያ” የሚባል ልዩ ፈሳሽ በላዩ ላይ ፈስሶ እንዲሰጥም የሚፈቀድበት ሂደት ሲሆን በግራናይት ውስጥ የሚገኙትን ጥቃቅን ቀዳዳዎች በጥሩ ሁኔታ “መሰካት” ነው።
የሎተሪ ቲኬት ገቢ ማውጣት ብዙ ሰዎች ከሚያስቡት በተቃራኒ አሸናፊዎችን ለመክፈል ብቻ አይደለም; ከዚህ በላይ ይሄዳል። ለምሳሌ፣ የሎተሪ አድናቂዎች በፔንስልቬንያ ውስጥ ያሉ ከፍተኛ ማዕከሎችን፣ በፍሎሪዳ ውስጥ ስላሉት የሕዝብ ትምህርት ቤቶች የመማሪያ ክፍሎች፣ ወይም በኮሎራዶ ውስጥ ስላሉት መንገዶች የሚያስቡ የሎተሪ አድናቂዎች እምብዛም አያስቡም። እና የተወሰኑ የሎተሪ ሥርዓቶች ከአንዱ ግዛት ወደ ሌላው ቢለያዩም፣ እውነታው ግን እያንዳንዱ የግዛት ቻናል ከትኬት ሽያጭ የተገኘውን ገቢ ወደ ልዩ ምክንያቶች ያሰራጫል። የሎተሪ ቲኬት ማከፋፈል ሶስት ዋና ዋና የሎተሪ ገቢዎች ምድቦች አሉ። እነዚህም ትኬቶቹ ለሚሸጡባቸው ክልሎች ማከፋፈል፣ ከአቅም በላይ ወጭዎች እና ለአሸናፊዎች እና ለትኬት ቸርቻሪዎች የሚከፈሉትን አሸናፊዎች እና ኮሚሽኖችን ያካትታሉ። መሰባበር በአጠቃላይ ከ50 እስከ 60% የሚሆነው የሎተሪ ቲኬት ሽያጮች ለአሸናፊዎች ይከፈላሉ, አነስተኛ የሽልማት አሸናፊዎችን እና የጃፓን አሸናፊዎችን ጨምሮ. የትኬት ቸርቻሪዎች ኮሚሽኖች፣ ለአነስተኛ ሽልማቶች እና ለጃፓን ትኬቶችን ጨምሮ፣ ከገቢው 5% ያህሉን ይቀበላሉ። ነገር ግን ሎተሪዎች ማሟላት ያለባቸው እንደ የአቅራቢ ክፍያዎች፣ ማስታወቂያዎች እና የሰራተኞች ደመወዝ ያሉ የማስኬጃ ወጪዎች አሏቸው። ይህም 10% ወይም ከዚያ በላይ ይወስዳል. የተቀረው ገቢ በተሳታፊ ክልሎች መካከል ይጋራል፣ በተስማማ ሞዴል ላይ የተመሰረተ ነው፣ ይህም የተሸጠው ቲኬቶች ብዛት ሊሆን ይችላል። ግዛቶች የሎተሪ ፈንዶችን እንዴት እንደሚጠቀሙ ቀደም ሲል እንደተጠቀሰው እያንዳንዱ ግዛት ገንዘቡን እንዴት እንደሚጠቀም ይወስናል. ምንም እንኳን ገንዘቦቹ በአብዛኛዎቹ ጉዳዮች ለህዝብ ትምህርት ቢሄዱም, ብዙ ግዛቶች ለሌሎች ምክንያቶችም ይሰጡታል. በእርግጥ አሉ በዓለም ዙሪያ ብዙ ሎተሪዎች, እና እያንዳንዳቸው ገንዘብ እንዴት ጥቅም ላይ እንደሚውል ግልጽ መመሪያዎች አሏቸው. ለምሳሌ፣ 50% የPowerball እና Mega Millions ቲኬት ሽያጮች ለሎተሪ አሸናፊዎች ይሄዳሉ። ያ ማለት ቀሪው 50% ወደ ሎተሪ አስተዳደር፣ ህጋዊ ክፍያዎች፣ የችርቻሮ ኮሚሽኖች እና ሌሎች ምክንያቶች በስቴቱ (የበጎ አድራጎት ድርጅት፣ ስኮላርሺፕ ወዘተ) ይወሰናል። በኮሎራዶ ውስጥ የበጎ አድራጎት ገንዘቦች ለተለያዩ ባለአደራዎች እና ድርጅቶች ዓላማቸው የግዛቱን የዱር እንስሳት መጠበቅ ነው። ስለዚህ አንድ ተጫዋች የኮሎራዶ ሎተሪ ቲኬት ሲገዛ የዱር አራዊትን ይደግፋሉ። በፍሎሪዳ ጉዳይ ላይ ያልተገለጸ የሎተሪ ቲኬት ሽያጭ መጠን ለስቴቱ የትምህርት ማበልጸጊያ ትረስት ፈንድ ኪቲ ይሄዳል። ከፍሎሪዳ የትምህርት ዲፓርትመንት ጋር በመመካከር፣ የግዛቱ ህግ አውጪ ገንዘቡ እንዴት ጥቅም ላይ እንደሚውል ይወስናል። ቴክሳስ የህዝብ ትምህርትን እንደ ጥሩ ምክንያት የሚቆጥር ሌላ ግዛት ነው። በዚህ ምክንያት ዘርፉ ከ1997 ጀምሮ ከ22 ቢሊዮን ዶላር በላይ ከሎተሪዎች በስጦታ መልክ አግኝቷል።በኢንዲያና የሎተሪ ገቢ ወደ Build Indiana Fund ይሄዳል፣ይህም ለአረጋውያን/የልጆች ድርጅቶች የታቀዱ ፕሮጀክቶችን ለማካሄድ፣ መሠረተ ልማትን ለማሻሻል እና ታሪካዊ መዋቅሮችን ለመጠበቅ ይረዳል። በክፍለ ግዛት ውስጥ. ከፔንስልቬንያ ሎተሪ ቲኬቶች ሽያጭ በተሰበሰበ ገቢ፣ ስቴቱ አረጋውያንን ለመርዳት የታለሙ በርካታ ውጥኖች፣ የእንክብካቤ አገልግሎቶቻቸውን እና የነጻ መጓጓዣን ጨምሮ ቢያንስ 1 ቢሊዮን ዶላር አውጥቷል። በሎተሪ ጨዋታዎች ውስጥ መሳተፍ አለበት? ደህና, የዚህ ጥያቄ መልስ አንድ ሰው ሎተሪ ለምን እንደሚጫወት ይወሰናል. ለመዝናናት የሎተሪ ጨዋታዎችን የሚጫወቱ ሰዎች ቢኖሩም፣ አንዳንድ ሰዎች ይህን የሚያደርጉት ጃኮቱን ለመምታት ወይም ቢያንስ ሽልማቱን ለማሸነፍ ተስፋ ያደርጋሉ፣ ትንሽ ቢሆንም። ገንዘብ ለማሸነፍ ሎተሪዎችን ለሚጫወቱ ሰዎች አንድ ማስታወስ ያለብዎት ነገር አለ; የማሸነፍ እድላቸው ሊገምቱት ከሚችለው በላይ ጠባብ ነው። ሎተሪዎች የአጋጣሚ ጨዋታዎች ናቸው, ስለዚህ ማንም ሰው በውጤቱ ላይ ተጽዕኖ ለማድረግ ምንም ማድረግ አይችልም. ማንም ሰው ኪሳራውን መቋቋም የማይችል ከሆነ የሎተሪ ቲኬቶችን መግዛት አያስፈልግም። ለመዝናናት የሚጫወቱት እና በኪሳራዎች ደህና የሆኑ ተጫዋቾችስ? ደህና, ሎተሪዎች ለእንደዚህ አይነት ሰዎች የታሰቡ ናቸው. ከዚህም በላይ ብዙ የሎተሪ ስርዓቶች ከትኬታቸው ውስጥ ከፍተኛ መጠን ያለው ትርፍ ወደ ጥሩ ምክንያቶች በማድረስ ተጨዋቾች ገንዘባቸው አንድን ሰው ቢሸነፍም ለመርዳት ስለሚሄድ መፅናናትን ሊያገኙ ይችላሉ። ስለዚህ ሎተሪ ጥሩ ልብ ላላቸው ሰዎች መጫወት ተገቢ ነው።
በደቡባዊ ትግራይ ኦፍላ ወረዳ አውሸራ በተባል ስፍራ በትናንትናው እለትና ዛሬ ከ80 በላይ የሚሆኑ የሕወሓት ታጣቂዎች በመከላከያ ሰራዊት እና በአማራ ክልል ልዩ ሀይል መገደላቸውን ያገኘነው መረጃ አመለከተ። የሕወሓት ታጣቂዎች ኮረም ከተማ አካባቢ ሰፍሮ የነበረው የአማራ ክልል ልዩ ሃይልን ድንገት ለማጥቃት ሙከራ ማድረጋቸውን ተከትሎ የአማራ ክልል ልዩ ሀይል በወሰደው አጸፋ በርካታ ታጥቂዎች መገደላቸውን የአካባቢው ነዋሪዎች ተናግረዋል የአገር መከላከያ ሰራዊት በደረሰው መረጃ መሰረት ወደ ስፍራው በመሄድ ከአማራ ክልል ልዩ ሀይል ጋር በጥምረት በወሰዱት እርምጃ ከ80 ያላነሱ የሕወሓት ታጣቂዎች ተገድለዋል ሲሉ የአካባቢው ነዋሪዎች ለዋዜማ ገልጸዋል ። የተቀናጀው የመከላከያ ሰራዊት እና የአማራ ክልል ልዩ ሀይል የሕወሓት ታጣቂዎች ወደ መሸጉበት ተከታትሎ በመግባት ጥቃት መፈጸሙን ስለጉዳዩ የሚያውቁ የመንግስት መስተዳድር አካላት ነግረውናል። ትናንት ቅዳሜ ጀምሮ እስከ እሁድ (ዛሬ) ድረስ በከባድ መሳሪያ በታገዘ ተኩስ ከአሽንጌ ሃይቅ በስተ ምዕራብ በኩል 20 ኪሎ ሜትር ገባ ብሎ በሚገኝ ተራራማ አካባቢ በዋሻ ውስጥ ተደብቀው የነበሩ የሕወሓት ታጣቂዎች መደምሰሳቸውን እና የቡድኑ አዝዦች መማረካቸውን ምንጮቻችን ተናግረዋል። በንፁሀን ዜጎች ላይ ስለደረሰ ጉዳት የተነገረ ነገር የለም። ከተማረኩት ውስጥ ቀደም ሲል የመከላከያ ሰራዊቱን የከዱ ከፍተኛ የጦር መኮንኖች እንደሚገኙበትም ለማወቅ ተችሏል። አካባቢው ተራራ እና ገደላማ በመሆኑ በርካታ የሕወሓት ታጣቂዎች መሽገውበት እንደነበር ነዋሪዎቹ ተናግረዋል። የፌደራል መንግስቱና የሕወሓት አማፅያን ውጊያ መጀመርን ተከትሎ በራያ ግንባር በኩል ከአላማጣ እስከ ዋጅራት ሒዋነ ድረስ ሰፍሮ የነበረው የሕወሓት ልዩ ሀይል እና ሚሊሻ አብዛሀኛው ሃይል ሸሽቶ የገባው ወደዚሁ ተራራ እና ገደላማ ስፍራ ነበር። ከአማፂው ሕወሓት በኩል ስለጉዳዩ እስካሁን የተባለ ነገር የለም። በዚህ አካባቢ ተቆርጦ የቀረው የሕወሓት ታጥቂ ቡድን ከአዲስ አበባ ወደ መቀሌ በሚወስደው መንገድ ከኮረም እስከ ሒዋነ ባለው መስመር የሚተላለፍውን የትራንስፖርት አገልገሎት ሲያውኩ ቆይተዋል ይላሉ ነዋሪዎቹ ።ከመሸጉበት አውሸራ አካባቢ ወደ ዋናው መስመር በመውጣት ድንገት አጥቅቶ በመመለስ ጉዳት ሲያደርሱ ነበር። ባሳለፍነው የካቲት 11 /2013 ዓ/ም በዚያው አቅራቢያ አዲ መስኖ ከተባለች የገጠር ከተማ ወጣ ብሎ ታጣቂዎች በፈጸሙት ጥቃት ስድስት የአዲግራት ዩኒቨርስቲ ተመራቂ ተማሪዎች እና ሁለት የፌዴራል ፖሊሶች መገደላቸው ይታውሳል ።
ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ ላለው የኒውሮዳጄኔሬቲቭ በሽታ አሚዮትሮፊክ ላተራል ስክለሮሲስ (ALS) መድሐኒት ፍለጋ ላይ ያሉ ሳይንቲስቶች የበሽታውን እድገት ለማስቆም አንድ አዲስ ሀሳብ ላይ ደርሰዋል- Digoxinን የልብ መድሐኒት መጠቀም. ዲጎክሲን መደበኛ ያልሆነ የልብ ምት እንዲፈጠር የሚያደርገውን የአትሪያል ፋይብሪሌሽን እና የአትሪያል ፍሉተርን ለማከም የሚያገለግል የተለመደ መድኃኒት ነው። በሴንት ሉዊስ የሚገኘው የዋሽንግተን ዩኒቨርሲቲ የሕክምና ትምህርት ቤት ተመራማሪዎች ALSን ለማራመድ የሚታወቀውን የተወሰነ ኢንዛይም ለማገድ ሲጠቀሙበት፣ የሁኔታው መሻሻል ቆመ። ሶዲየም-ፖታሲየም ATPase የተባለው ኢንዛይም በአጋጣሚ የተገኘዉ ሳይንቲስቶች የሌላውን ፕሮቲን ውጤት ሲመረምሩ ነበር፣የተቀየረዉ እትሙ በአይጦች ላይ ከአ ኤል ኤስ ጋር የሚመሳሰል በዘር የሚተላለፍ በሽታ እንደሚያመጣ ይታወቃል - ሽባነትም ይታወቃል። ውጤቶቹ እሁድ እለት በተፈጥሮ ኒውሮሳይንስ መጽሔት ላይ ታትመዋል. ሳይንቲስቶቹ የአዕምሯቸውን የጭንቀት ምላሾች በሚያጠኑበት ጊዜ ይህን ሚውቴሽን ሶዲየም-ፖታስየም ATPase አይጥ ውስጥ አግኝተዋል። የፕሮቲን ዋና ተግባር ቻርጅ የተደረገባቸው የሶዲየም ቅንጣቶችን ከሴሎች ውስጥ ማስወጣት ሲሆን የተሞሉ የፖታስየም ቅንጣቶችን ወደ ውስጥ እየጎተቱ ነው። የኤሌክትሮማግኔቲክ ቻርጅ ትክክለኛ ሚዛን ሴሎች በትክክል እንዲሰሩ ወሳኝ ነው። በእነዚህ ጥናቶች ውስጥ ተመራማሪዎቹ አስትሮይተስ በሚባሉ የአንጎል ሴሎች ውስጥ የ ATPase ሚና ላይ ያተኩራሉ. በ ALS ውስጥ ባሉ አይጦች ውስጥ, ኮከብ ቆጣሪዎቹ የ ATPase ደረጃዎች ከመደበኛው በጣም ከፍ ብለው ተገኝተዋል. በተጨማሪም የኢንዛይም መጠን ሲጨምር አስትሮይቶች ለሞተር ነርቭ ሴሎች ሞት ምክንያት የሆነውን ኢንፍላማቶሪ ሳይቶኪን የተባሉ ጎጂ ኬሚካሎችን እንደሚለቁ ደርሰውበታል። ቀደም ሲል የተደረጉ ጥናቶች እንደሚያሳዩት አስትሮሴቶች ከኤኤልኤስ ባሻገር እንደ አልዛይመርስ፣ ሀንቲንግተን እና ፓርኪንሰንስ ካሉ የነርቭ ዲጄኔሬቲቭ በሽታዎች እድገት ጋር የተቆራኙ ናቸው። የላብራቶሪ ሙከራዎች እንደሚያሳዩት ከኤ.ኤል.ኤስ. ጋር ከአይጦች የሚመጡ ኮከብ ቆጣሪዎች በፔትሪ ምግቦች ውስጥ ሲቀመጡ ጤናማ የሞተር ሴሎችን ያጠፋሉ ። ይህ እንዴት እንደሚከሰት ግልጽ ባይሆንም፣ ተመራማሪዎቹ ATPase ማዕከላዊ ሚና እንደሚጫወት ያምናሉ። እዚህ መደምደሚያ ላይ የደረሱት ኢንዛይሙን ከከለከሉት - ወይም የኢንዛይም ቅጂዎችን የመፍጠር አቅሙን ከገደቡ በኋላ እና የነርቭ ሴሎች ጥፋት መቆሙን ካወቁ በኋላ ነው። ከፍተኛ ደራሲ አዛድ ቦኒ በሰጡት መግለጫ “ኢንዛይሙን በዲጎክሲን ከለከልነው። "ይህ በጣም ጠንካራ ተጽእኖ ነበረው, በ ALS የሴል ባህል ሞዴል ውስጥ በተለምዶ የሚገደሉትን የነርቭ ሴሎች ሞት ይከላከላል." የልብ መድሐኒት የኢንዛይም ሶዲየም እና ፖታስየም ደረጃዎችን ሚዛን ያበረታታል ተብሎ ይታመናል. በሙከራው ውስጥ፣ ለሶዲየም-ፖታስየም ATPase የጂን አንድ ቅጂ ብቻ የነበራቸው አይጦች የሚመረቱት ኢንዛይም ዝቅተኛ ደረጃ ነበራቸው። በዚህ ምክንያት አይጦቹ ሁለት የጂን ቅጂ ካላቸው ከ20 ቀናት በላይ በሕይወት ተረፉ። ቦኒ "አንድ የሶዲየም-ፖታስየም ATPase ጂን ቅጂ ያላቸው አይጦች ረጅም ዕድሜ ይኖራሉ እና የበለጠ ተንቀሳቃሽ ናቸው" ብለዋል. "እነሱ የተለመዱ አይደሉም, ነገር ግን በእግር መሄድ እና በአከርካሪ ገመዶቻቸው ውስጥ ብዙ ሞተር ነርቮች ሊኖራቸው ይችላል." ጥናቱ ገና በመጀመርያ ደረጃ ላይ እያለ, የነርቭ ዲጄኔሬቲቭ በሽታዎችን እንቆቅልሽ ለመፍታት ለሚፈልጉ የወደፊት ጥናቶች መነሻ ሊሆን ይችላል. ALS በየዓመቱ ከ5,600 በላይ አሜሪካውያንን ይጎዳል።
የከፍተኛ ግፊት መለኪያው መደበኛውን ግፊት ካሳየ እና ዝቅተኛ ግፊት መለኪያው ከፍተኛ ግፊት ካሳየ ማለት ነውauto ac evaporatorየግፊት መቆጣጠሪያ፣ ሙቅ ጋዝ ማለፊያ ቫልቭ እና የመግቢያ ስሮትል ቫልቭ የተሳሳተ ወይም የተስተካከሉ ናቸው። የሚወጣው የአየር ሙቀት ከፍ ያለ ከሆነ እና የግፊት መለኪያው መደበኛ ወይም ከፍተኛ ከሆነ እና ዝቅተኛ ግፊቱ በትንሹ ይጨምራል.የማስፋፊያ ቫልቭማጣሪያ ታግዷል; የከፍተኛ ግፊት መለኪያው ከመደበኛው ግፊት በላይ የሚያመለክት ከሆነ ዝቅተኛው ግፊት መለኪያ ከመደበኛው ግፊት በታች ያሳያል, እና መቀበያ ማድረቂያው እና መስመሮች በረዶ ሲሆኑ, የመቀበያው ማድረቂያ ማያ ገጽ ተዘግቷል. የከፍተኛ ግፊት መለኪያው ከተለመደው ግፊት በላይ የሚያመለክት ከሆነ በሲስተሙ ውስጥ ከመጠን በላይ እርጥበት ሊኖር ይችላል.የአየር አረፋዎች በእይታ መስኮቱ ውስጥ ከተገኙ, አየር በስርዓቱ ውስጥ ነው. የማስፋፊያ ቫልቭ ማስተካከል የ መክፈቻ ጊዜየማስፋፊያ ቫልቭትልቅ ወይም ትንሽ ነው, ሊስተካከል ይችላል.ትልቅ መክፈቻ ማለት ዝቅተኛ ግፊቱ ትንሽ ከፍ ያለ ነው, እና ከፍተኛ ግፊት ዝቅተኛ ነው ነገር ግን ግልጽ አይደለም, እና የማቀዝቀዣው ውጤት ጥሩ አይደለም.መክፈቻው ትንሽ ከሆነ, ከፍተኛ ግፊቱ ከፍተኛ ነው, እና ዝቅተኛ ግፊቱ ዝቅተኛ ነው [በጣም ግልጽ የሆነ ዘይት መጨመር].የቧንቧው ገጽታ እንዲሁ በቀላሉ በረዶ ይሆናል .... በማስፋፊያ ቫልዩ በኩል ቀዳዳ አለ, ይህም በመሳሪያ ማስተካከል ይቻላል.ወደ ውስጥ (ማጥበቅ) መቀነስ ነው, እና በተቃራኒው.
ኤርትራዊት ስድራ ቤት ኣሽንኳይዶ ጋር ደቓ ክበልዕሲ፡ መስዋእቶም ዝምለስ እንተ ዝኸውን፡ እታ ዝደኸየት ስድራ’ውን ዝኽፈለት ከፊላ፡ ውላዳ ንምድሓን ከም እትብጆ ዘጣራጥር ኣይኮነን። ብተወሳኺ ህዝብ ኤርትራ ካብ ህግደፍ ዝጽበዮ ዝነበረ: ዲሞክራሲን ፍትሕን ሰላምን ደኣምበር፡ ሰንበት ሰንበት አባጊዕ ክሕረዳሉ ሓሲብዎን ሓሊምዎን አይፈልጥን። እዚ ግን ህዝቢ: ኣብ ቀጻሊ ካልእ ሕቶታት ክየልዕል ኮነ ኢልካ ንምርዓዱ ዝተዘርበ እዩ ኔሩ፡ ገይርዋ ከኣ። እንሆ ከአ ክሳብ ሕጂ ኣብ መላእ ሃገር፡ ሕቶ የለ ርእይቶ የለ ጌርዋ። ክቡራት ሰማዕቲ አብዚ ክንጸር ዝግብኦ ነገር አሎ፡ ንሕና ንዝኽረ ስውአት ከም ክቡር በዓል እነኽብሮን፡ ንኣድላይነቱን ሓቀኛ ትርጉምን ተግባራውነቱን፡ ንድግፍን ንቃለስን ምዃና ከነረጋግጽ ንፈቱ። ውልቀ መላኺ ኢሰያስ ን20 ሰነ መዓልቲ ዝኽሪ ስውኣት ኤርትራውያን ክትከውን ወሲኑ። ስለምንታይ እዛ ዕለት‘ዚኣ ተመሪጻ ግን፡ እቲ ገባርን ሓዳግን ዝኾነ ኢሰያስ ኣፈወርቂ እዩ ዝፈልጣ። ከምዚ ዝአመሰለ ዓቢ ዝኽረ በዓል፡ ብመሰረቱ ብሃገራዊ ባይቶ እዩ ዝውሰንን ኣብ ሕጊ ዝሰፍርን። ኤርትራ ግን በዚ መንገዲ ክትከይድ ብእዋኑ አይተዓደለትን። ሎሚ ብዛዕባ’ዚ አይኾናን ክንዛረብ: ነዚ ምኽንያት ዝገበረ ኣገዳሲ ጉዳይ ግን ገለ ክንብል። ብዝኾነ ሎሚ ስድራቤት ስውኣት አብታ ሃገር ዝሓሰሩ አካላት ናይቲ ሕብረተ-ሰብ ምዃኖም ዘካትዕ አይኮነን። 20 ሰነ መጸ ድማ ብዕሊ ይዋረዱ። ንስድራቤቶም "ሓዘንኩምን ውርደትኩምን ኣይትረስዑ” ዝዓይነቱ ይበሃሉ። ኣብ ኤርትራ፡ ስድራ ቤት ስውአትን ደቂ ስውኣትን ብሓባር ዝዋረድሉን ስቃዮም ዝርእይሉን መድረኽ፡ መዓልቲ ሰማእታትዩ። እዛ መዓልቲ’ዚኣ ዓመት ዓመት ህግድፍን ሰዓብቱን ዘይተአደነ ናይ ሓሶት መብጻዓታት ዝንስነሱላ ዕለት’ያ። ብተግባር ግን ባዶሽ’ያ። ንስድራ ስውአት ብጽቡቕን ብሕማቕን፡ ዓለም አርኪባቶም’ያ። ደቂ ስውአት ድማ፡ ገለን ብትኣምር ዝደሐኑን ገለን ኣብ በረኻታት ልብያን ሲናይን ማእከላይ ባሕሪን ብኣሰቃቂ ኩነታት ዝጠፍኡን እዩም። "...ወድኻ ርኤዮ ብጣዕሚ ተሓጉሸ..." እትብል ኮንቱ ደርፊ ህግደፍ ን30 ዓመት በእዛን ስድራ ስውአት ምስማዕ፡ ካብ’ዚ ዝዓቢ ክሕደት አበይ ይርከብ። እቲ ካብ ኩሉ ዘገርም ውልቀ መላኽን ደገፍቱን ንዕለተ ሰማእታት ከም መኽሰብ ኢዮም ዝርእይዎ። ብምረት ዝስምዖም እንተ ዝኸውን፡ ስውአት ንምንካይ ወግሔ ጸብሔ ውግእ አይምወልዑን። አብቲ ክሕለፍ ዘይብሉ ጸረ መግዛእቲ መስዋእቲ ምኽፋል ከም ጉቡእ እንተወሰድናዮ፡ ንኽብሪ ህዝብን ሃገርን ብምዃኑ ቅቡል ንገብሮ። ውልቀ መላኺ፡ ፊን ኣብ ዘበሎ ዝውልዖ ኵናት ዝሰሓን ፈርኔሎ አይኮነን፡ ኵናት’ዩ ሰብ ከኣ ይበልዕ ስውኣት ከአ የፍሪ። ሕጂ’ውን ኢሳያስ ክሳብ ዘሎ መስዋእቲ ህዝቢ ቀጻል’ዩ። በዚ ከአ ኤርትራውያን አዴታት ድሕሪ መስዋእቲ ደቀን፣ ብመስዋእቲ ደቂ ደቀን ተደቢሰን። በዚ’ውን ንባህግን ሕልምን ህዝቢ ኤርትራ ኣብኒንዎ፤ ጌና’ውን የብንኖ አሎ። ኩነታት ደቂ ስውአት እንተኾነ፡ ተረኽቦ ሰነዳት ማእከላይ ባሕርን ምድረ- በዳ ሲናይን፣ ሊብያን ምውካስ ይከኣል’ዩ። ካብ 100 ሽሕ አዴታት፡ አብነት ናይ ሓንቲ አደ ስውእ ክንጠቅስ፣ አደይ አስገደት ይብሃላ ሓደ ወደን አብ ሜዳ ተሰዊኡ፣ ተጋዳላይ ክፍሎም ንጉሰ፣ ካብ አስመራ አብ 1978 አብ ተሓኤ ተሰሊፉ ኣብ 1980 ድማ ተሰዊኡ። አብ 1991 አደይ አስገደት ከም ሰበን እንኮ ወደን ተረዲኤን። ስራሕ ኣይነበረንን፣ ናይ ጥዕና ጸገም ተወሲክወን: ዕድመ’ውን ደፊኤን ኣብ እህህታን ዘይወጽእ ሐዘን አትየን፣ ዓይነንን እዝነንን ጠሊሙወን፣ ካብ አረሜን ስርዓት ቆላሕታ አይረከባን: ኣብ ከባቢኤን ዝነብሩ ጎረባብትን ካልኦት ገበርቲ ሰናይን እናተዓንገላ፣ ብጽምዋ፣ ናፍቆት ወደን፣ ሕማምን፣ ድኽነትን፣ ተኸቢበን ኣብ ከባቢ 2018 ዓሪፈን። እዚ ስርዓት እዚ ኣብ ልዕሊ ኣማኢት አሻሓት ስድራ ስውኣት እዚ ዘይብሃል ዓመጽ ፈጺሙ'ዩ። ብርግጽ ኤርትራ ኣሽሓት ጀጋኑ ደቃ ኣብ ጸረ መግዛእቲ ኣሰዊኣ እያ። ንኽብሪ መስዋእትነቶም ግን: ስርዓት ህግደፍ ብኸመይ ኣንጸባሪቅዎዎ? ኣብ ኤርትራ ንጅግነት ስውአት ዘንጸባርቕ ሓወልቲ የሎን። አብ ኤርትራ ንታሪኽ ጀጋኑ ዝገልጽ ቤተ መዘክር እውን የሎን። ኣብ ኤርትራ ንታሪኽን ጅግነትን ተጋደልቲ ዝትክእ፡ ናይ ታንክታትን ጫማ ኮንጎ ሓወልቲ ምቃሙ ዘገርምዩ፡ ካብ አሽሓት ጀጋኑ ስውኣትና ግን ብስሞም ዝተሰየመት ሓንቲ ጎደና እኳ ትከሰስ። “ስውእ ክቡርዩ” ይብለና፡ ስርዓት ህግደፍ፡ ግን ደበስ ንስድራ ስውኣት 10 ሺሕ ክህብ ከሎ፡ ካብ መሳርዑ ዝኾብለለን ዝጠፍኤን ኣባል፡ ካብ ስድራቤቱ 50 ሺሕ አይመንዝዑን ድዮም። እቲ ካብ ኩሉ ዘገርም ከኣ ኣብ እዋን ዕጥቃዊ ቃልሲ ባዕሎም ዘጥፍእዎም ከም ስውኣት ዘይተገልጹ፡ ደበስ ይኹን ሰርቲፊኬት ዘይረኸቡ ስድራ-ቤታት ምህላዎም’ዩ። እታ ንምርአያ ባህ ዘይተብልን ብአግባብ ዘይተቀርጸትን፡ ምስክር ስውእ ሰርትፊኬት መርኣያ ናይቲ ስርዓት’ያ። ካልእ ዘገርም ከኣ ንሕሱር ረብሓን ዘይምኹንይን ኣብ ማእከል ከተማና ናይ ፑሽኪን ሓወልቲ ምትካሉ መስደመም’ዩ። እቲ ምስጢር ግን ኢሰያስ ኣፈወርቂ ብጀክኡ ጅግና ስለ ዘየሎ፡ ስውኣት ጀጋኑ ክብሃሉ ኣይመርጽን’ዩ። እሞ እቲ ሓርበኛ ኣይነብርንዩ ታሪኹ’ዩ ዝውረስ ብሂል ህግደፋውያን ድኣ ኣየውፍር አየእቱ እንዶ ኮይኑ። በዚ ኣጋጣሚ ናይ ሎም-ዘመን ዝኽሪ ስውኣት፡ መንእሰያትን ትሕቲ ዕድመ ቆልዑን፡ ንድልየት ኢሰያስ ንምርዋይ ኣብቲ ዝካየድ ዘሎ ዘይፍትሓዊ ኵናት ጸረ ውጹዕ ህዝቢ ትግራይ ተሓባበሪ አብይ ኣሕመድ ብምዃን፡ የጽንቶም አሎ። ሕጂ’ውን ንማእከል ኢትዮጵያ ብምእታው አብ ክልል ኦሮምያ መንእሰያትን ትሕቲ ዕድመ ቆልዑን ኤርትራ፡ ኣብ ዘይጉዳዮም ይጠፍኡ ምህላዎም ብዝለዓለ ኣዕናውን ሓደገኛ ይገብሮ። ብዓቢኡ’ውን ዕላማ መስዋእቲ ጀጋኑና ዝኸሓደ፡ ዓሰብ ንኢማራት ክትሽየጥ፣ ኣይከሰርናን፣ ኤርትራን ኢትዮጵያን ክልተ ህዝቢ ኢዮም ኢሉ ዝኣምን ነቲ ሓቂ ዘይፈልጥ እዩ፣ ናይ 30 ዓመት ብረትዊ ቃልስና ዘይተደላይ ነይሩ … ወዘተ፡ ካብ ዝብል ጠላም መራሒ፡ ህዝብና እንታይ ይጽበ?
የኢትዮጵያ ትምህት ሚኒስቴር ያወጣዉ መመሪያ የግል ከፍተኛ ተቋማት የህግና የመምህርነት ትምህርት እንዳይሰጡ ያግዳል። በአገሪቱ የርቀት ትምህርትም እንዲቆም አድርጓል። የህዝብ ግንኙን ዳይሬክተር አቶ አበራ አባተ ለአሜሪካ ድምጽ ራዲዮ ምክንያቱን ሲያብራሩ፣ እርምጃዉ የትምህርት ጥራት ለማስጠበቅ ነዉ ብለዋል። ሁሉም ባይባሉ አብዛኞች የግል ከፍተኛ የትምህት ተቋማት የትምህርት ሚኒስቴርን ግብአት አያሙዋሉም፣ ለቴክኒክና ሙያ የተቀመጡ መስፈርቶች ስራ ላይ አያዉሉም ብለዋል። የግል ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ማህበር ስራ አስኪያጅ ዶክተር ነጋ ናማጋ በበኩላቸዉ፣ በኢትዮጵያ የትምህርት ጥራት መዉደቁን አምነዉ፣ አንድ በቅርቡ የተካሄደ አንድ ጥናት፣ ለትምህርት ጥራት መጉዋደል አንዳንድ የመንግስት ተቋማትንም ሃላፊ እንደሚያደርግ ጠቅሰዋል። ይልቁንስ ጥራታቸዉን የጠበቁ ተብለዉ አምስት ከፍተኛ የግል ተቋማት በጥናቱ መለየታቸዉን ተናግረዉ መመሪያዉ ተቋማቱን በጅምላ መፈረጁን ተቃዉመዋል። መመሪያዉ የወጣዉ፣ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት፣ ለመስከረም ትምህርት ጅማሮ ዝግጅት በሚደረግበት ጊዜና ሳይታሰብ በድንገት በመሆኑም ባለሃብቱና የአገሪቱ ትምህርት ስርአት ላይ ጉዳት ያስከትላል ብለዋል። ከመሆኑም በድንገት ሰለወጣ ለግል ተቋማት ጉዳት እንደሚያስከትል የኢትዮጵያ ትምህርት ሚኒስቴር የህዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር አቶ አበራ አባተ፣ የከፍተኛ ትምህርት አቅርቦት በአገሪቱ ክልሎች ሁሉ ከመቸዉም ጊዜ የተስፋፉና፣ እርምጃዉ ወደፊትም ስለሚቀጥል ጥራት የጎደለዉ ትምህርት በግል ተቋማት መሰጠቱ አስፈላጊ አይደለም ብለዋል። የግል ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ማህበር ስራ አስኪያጅ ዶክተር ነጋ ናማጋ ግን የመንግስት የትምህርት ተቋማት ብቻ ለሰማኒያ ሚሊዮን ህዝብ ትምህርትን ያዳርሳሉ ብሎ መገመት አይቻልም ብለዋል። ሁለቱ ከፍተኛ የትምህርት ባለሙያዎች ለኢትዮጵያ ትምህርት ጥራት መዉደቅ መፍትሔ ያሉትን ጥቁመዋል። ዉይይታቸዉን አዳምጡ።
እንደ ላቲና ጫጩት አስደሳች ነገር የሚናገር የለም ፡፡ እኔ ማለቴ ፣ ሁላችንም እናያቸዋለን እና በተወዳጅ ስብዕናዎቻቸው እና በምኞት አህዮቻቸው እንወዳቸዋለን ፡፡ ቅዱስ ሸይጧን ፣ በጣም ምኞት ስለዚህ በእርግጥ አና ዴ አርማስ እንዲሁ የተለየ አይደለም ፡፡ ማለቴ ስለ ቅusት ጫጩት ተናገሩ ፡፡ ኩባ እና ኩሩ ፣ ይህ ጫጩት ሁሉንም ለካሜራ ለመሸከም ፈርቶ አያውቅም ፡፡ ስለዚህ በግልጽ የተቀመጠው ይህ አርበኛ ለዕይታ ደስታችን በጣም አስገራሚ አህያ ይጠቀማል ፡፡ እዚህ ይመልከቱ ፡፡ ሙሉ አስራቶች ከአና ደ አርማስ እነዚህን እስኪያዩ ድረስ ፎቶዎች እ thisህን ሴት ፍትህ ያደርጉላቸዋል ብዬ በጭራሽ አላሰብኩም ፡፡ እኔ ማለቴ እሷ ሁል ጊዜ ከባድ ወሲብ የማድረግ ፍላጎት አላት እሷን ወዲያውኑ እንድትስቧት ያደርጋታል ፣ ግን ከዚህ በፊት እንደዚህ አይተዋት አታውቁም እነዚያ ጡቶች በጣም ፍጹም ናቸው ፡፡ ፍጹም መጠን ፣ ፍጹም ቅርፅ ልክ ፍጹም። እና አህያዋ ሁሉም ዓይነት አስገራሚ ነው ፡፡ እውነት ነው ብለው ያስባሉ? በእርግጥ ይህ ነው ፣ በኩባ ቅርስ እና በላቲን ታሪክ ፡፡ እኔ ሳልሳሳ በደንብ በደንብ ያንን አህያዋን እንደምትንቀጠቀጥ ውርርድ አደርጋለሁ ፡፡ እነዚያን የእነሱን መንቀሳቀሻዎች ስታደርግ ማየት አያስከፋኝም። ማጠቃለያ እነዚህ ፎቶዎች በትክክል ዛሬ የሚያስፈልጉዎት ናቸው ፡፡ አና ዴ አርማስ በጣም አስደሳች ነው ፣ እነዚህ ምስሎች የፍትወት ስሜቷን በመቅዳት ይዘው ይመጡ ነበር ማለት ይቻላል ፡፡ እርሷን በጣም እየሳቧት በስፓኒሽ ቋንቋ ከእርስዎ ጋር ቆሻሻን ማውራት ፡፡ ዝርዝር ሁኔታ
ኤርትራ ኣብ ናይ ህጹጽ ግዜ ካብ ትኣቱ ነዉሕ ኣቑጹሩ ኣሎ። ካብ 2001 ጀሚራ ኣብ ናይ ህጹጽ እዋን ትርከብ። ወዮ ድኣ ኤርትራውያን ንኹሉ ነገር ለሚድናዮ ንኸይድ ኰይና እምበር ኣብ ዘይንቡር ኩነታት ኢና ንነብር ዘሎና። ካብ መፋርቅ 2018 ድሕሪ ውዕል ሰላም ኢሰያስን ኣቢይ ኣሕመድን ግና ኣብ ናይ ህጹጽ-ህጹጽ እዋን ተሰጋጊርና ኣሎና። እዚ ናይ ህጹጽ-ህጹጽ ግዜ ድሕሪ ምውላዕ ውግእ ትግራይ መሊሱ ሃጺጹ ኣሎ። ኣብዚ ናይ ህጹጽ-ህጹጽ እዋን ኤርትራውያን ሃገርናን ህዝብናን ንምድሓን እንታይ ተራ ክንጻወት ንኽእል፧ ኮይንዎ ዲዩ መዓልቦ ጉዳይ ሃገርና ካብ ቁጽጽርና ወጻኢ ኮይኑ፧ ኣብ ጉዳይ ሃገርና ተዓዘብቲ ካብ ምዃን ሓሊፍና ተዋሳእቲ ክንከውን ንኽእል ዶ፧ ዝብል ሕቶታት ኣዝዩ እዋናውን ብዕትበት ክንሓስበሉን ዘሎና እዩ። ዘበነ 50ታት ኣብ 1950ታት ዝነበረ ታሪኽ ናይ ኤርትራ ምልስ ኢልና እንተርኢና ምስዚ ናይ ዝሓለፈ 2 ዓመታት ኩነታት ኣዝዩ ዝመሳሰል ኮይኑ ትረኽቦ። ሃጸይ ሃይለስላሴ ነታ ከም እንኮ ዕድል ናይ ኣፍደገ ባሕሪ ንኽረክብ እተኽእሎ ኤርትራ ብህርፋን ዓዊሩ ንድሌት ህዝባ ጓዕጺጹ ናቱ ክገብራ ንኤርትራውያን እንዳታለለስ ይኹን እንዳፈራርሐ፡ ገርሀይናታትን ኣብ ኣንድነት ዝኣምኑ ዕሱባት ኤርትራውያን ኣዋፊሩ ንኤርትራ ዝጎበጠላ እዋን እዩ ነይሩ። እቲ ናይ ሽዑ ምስዚ ናይዚ ሕጂ እዋን ብዙሕ ዘዛምድ ኩነታት ትዕዘብ፡ ገለ ኣብነታት ንምጥቃስ፥ ኤርትራ ብቑጠባ ብኽልተ እግራ በይና ደው ክትብል ኣይትኽእልን እያ ዝብል ብሂል፡ ሕጂ'ውን ብኢሰያስ ኣንዳዕዲዑ ዝደጋገም ዘረባ እዩ፡ መራሒ መንግስቲ ኤርትራ ዝነበረ ኣስፍሃ ወልደሚካኤል ኣብ ኣንድነት ብምሉእ ልቡ ዝኣምን መራሒ መንግስቲ፡ ኢሰያስ'ውን ከምኡ ብቓላቱ "ቅድሚ 25 ዓመት ዕድል ተኸፊቱልና ኣብ ዝበልናሉ...” ካብ 1993 ካብቲ ረፈረንደም ዝተኻየደሉ ግዜ እዩ ዝጽብጽ ዘሎ ኢሰያስ፡ ኤርትራ ናጻ ክትወጽ ድላይ ኣይነበሮን። ካብ ጥንቲ ጥቅምቲ ንበረኻ ክወፍር ከሎ ንናጽነት ኤርትራ ኢሉ ኣይተቃለሰን ማለት እዩ፡ ኣብ ኣንድነት ኢትዮጵያ ዝኣምን መራሒ መንግስቲ፡ ኤርትራውያን ማሕበር ኣንድነት፥ ናይ ሕጂ ሕሉፋት ኣባላት ህግደፍ ንናጽነት ኤርትራ ደው ዝበሉ ዝወርዶም ዝነበረ ምስዳድን፡ ናይ ቅትለት ፈተታትን፡ ስርዓት ኢሰያስ ኣብ ልዕሊ ጉጅለ 15ን፡ ጋዜጠኛታትን ካልኦት ሓርበኛታት ኤርትራውያን ዘውረዶ ማእሰርትን ቅትለትን ኣብ 50ታት እቲ ኩሉ ሃጸይ ሃይለስላሴ ዝገብሮ ዝነበረ ንናይ ኤርትራ ርእሰ ምሕደራ ኣዳኺምካ፡ ብናትካ ዕሱባት እንዳተካእካ፡ ፈደረሽን ኣፍሪስካ ኤርትራ ኣካል "እናት ሃገር" ንምግባር ዝዓለመ እዩ ነይሩ። እዚ ሕጂ ኢሰያስ ለይትን መዓልትን ከይደቀሰ ዝሰርሓሉ ዘሎ ከኣ፡ ንኤርትራን ህዝባን ብኹሉ ሸነኻት ብቑጠባ፡ ህዝባ ብምፍልላይን ከይተኣማመን ብምግባርን፡ ሉኣላውነታ ከምዝድፈር ብምግባርን፡ ኣዳኺምካ ፈደረሽ ንምትካል ዝዓለመ እዩ። ከምቲ ሃጸይ ሃይለስላሴ ዝሰርሓሉ፡ "መዀርመዩ ዝረኸበ መሳፍሒ ኣይስእንን" ኢሰያስ'ውን ብፈደረሽ ጀሚርካ ጸኒሕካ ፈደረሽን ኣፍሪስካ ንኤርትራ ኣካል ኢትዮጵያ ንምግባር እዩ። እሞ እንታይ ንግበር፧ ሓቆም እዮም ታሪኽ ይደጋገም እዩ ክብሉ (History repeats itself)። ካብ ናይ 50ታት ታሪኽ እንታይ ክንመሃር ንኽእል፧ ከም ኤርትራውያን እንታይ ጉድለታት ጌርና ብኸመይ ከ ንሃገርናን ህዝብናን ንምድሓን ንእርሞም ኢልና ርእስና ክንሓትት ኣገዳሲ ይኸውን ማለት እዩ። ገለ ገለ ኣገደስቲ ዝበልናዮም ነጥብታት ክንጠቅስ፥ • ኣብ ሓደ ናይ ሓባር ዓላማ ምዕሳል፥ ብዙሕ ግዜ ንሰምዖ ኣበሃህላ ኣሎ፡ እዞም ደለይቲ ፍትሒ እንታይ ኮይኖም እዮም ዘይሓብሩ፧ እቶም ደለይቲ ፍትሒ ባዕልና ክንሓብር ኣለና፡ ሓደ ክንከውን ኣለና፡ ንብል። ምሕባር ወይ ሓደ ምዃን ብግብሪ ኣይከኣልን፡ ኣድላዪነት'ውን የብሉን። ሓድነት ከተተግብሮ እንተዀንካ ከኣ ከም ናይ ህዝባዊ ግንባር ብሓይሊ ብረት ጥራሕ እዩ ክኸውን ዝኽእል፡ ናቱ ሳዕቤን ከኣ እዚ ንርእዮ ዘለና እዩ። ዘድልየና፡ ምስ ኩሉ ፍልልያትካ ኣብ ናይ ሓባር ዓላማ ኣሚንካ ምስራሕ፡፡ ናይ ሓባር ዓላማና፡ ቀዳማይ ጸላኢ ህዝቢ ኤርትራ ኢሰያስ ምዃኑ ኣሚንካ ንምእላዩ ሓቢርካ ምስራሕ እዩ። እዚ ንምግባር ውድብ ምግባር ኣይድልየና፡ ትካል ምስራሕ ኣየድልየና። ዘድልየና፡ ንኢሰያስ ንምእላይ ክንገብሮም ዘሎና ስራሓት ኣለሊና፡ ነቶም ስራሓት ዘወሃህዱን ዘተግብሩን ሰባት መሪጽካ ኩሉኻ ኣብ ስራሕ ምጽማድ እዩ። • ነፍሰ ምትእምማን / Confidence፥ ብውልቂ ይኹን ብሕብረት ኣብ ትገብሮ ስራሕ፡ ክትዕወት እንተዀይካ ኣብ ነብስኻ ክትተኣማመን ኣሎካ። ነብሰ-ምትእምማን ማለት ትዕቢት ኣይኮነን፡ ንናይ ካልኦት ሓገዝ ምንጻግ ማለት'ውን ኣይኮነ። ነብሰ-ምትእምማን ዘይብሉ ካልእ ሰብ ኣሚኑ ክስዕቦ'ውን ኣይክእልን እዩ። ኤርትራውያን ንሽግራትና ብናይ ኤርትራውያን ዓቕሚ ክንገጥሞ ከም ንኽእል ክንኣምን ኣሎና። እዚ ማለት ደገፍ ናይ ካልኦት ኣየድልየናን፡ ወይ ኣይንደልን ማለት ኣይኮነን።ኣብ ውሽጥን ደገን ዘሎ ህዝቢ ኤርትራ ተሓባቢሩ ንኢሰያስ ክኣልዮ ዓቕምን ክእለትን ከምዘለዎ ምእማን ማለት እዩ። ዓቕምታትና ምብርባርን ምውህሃድን ጥራሕ እዩ ጎዲሉና ዘሎ። • ማዕበል ይኣክል፥ ካብቲ ቅድሚ ሕጂ ዝተፈተኑንን ዝተራእዩን ምጥርናፋት ኤርትራውያን እቲ ዝሓሽ ምንቅስቓስ ይኣክል እዩ። ኣብዚ ዝሓለፈ ዓመት ዝሓለፎን ዝሓልፎ ዘሎን ሓጎጽጎጽ ኣብ ግምት ኣእቲካ ማለት እዩ። ብዓለምለኸ'ውን ኣብ ምጥርናፍ ይርከብ። ምንቅስቓስ ይኣክል ክዕወት ከም ትካል ዘይኮነስ ከምቲ ኣጀማምራኡ ከም ምንቅስቓስ እንተቀጺሉን ናብ ዓርሞሸሻዊ ማዕበል እንተተሰጋጊሩን እዩ። እቲ ናይ ምንቅስቓስ ባህርያቱ እዩ ሰብ ከዕስል ዘኽኣሎ፡ ናይ ኩሉን ብኹሉን፡ ንኹሉ ክፉት ዝኾነን ንኹሉ ዝሓቁፍን፡ ንሕናን ንሶምን ዘይብሉ ማለት እዩ። ምንቅስቓስ ይኣክል ሕጂ ናይ ህጹጽ ግዜ መሪሕነት መሪጹ ኣሎ። እዞም ዝተመርጹ መሪሕነት ክገብርዎ ዘለዎም ነገር እንተልዩ፡ ሓንቲ ኩሉ ሰብ ዝቕበላን ዝርድኣን ናይ ሓባር ዓላማ ኣዊጆም፡ ነዛ ሸቶ ክትህረም ዘድልዩ ስራሓት ኣለልዮም፡ ንኹሉ ሰብ ኣብ ስራሕ ክዋፈር ክገብሩ እንተኽኢሎም ኩሉ ሰብ ከም ዝዓስሎም ኣይንጠራጠርን። መደምደምታ እዚ ዘሎናዮ ግዜ ናይ ህጹጽ-ህጹጽ እዋን እዩ። ከምቲ ናይ 50ታት ኤርትራ ብፈደረሽን ምስ ኢትዮጵያ ትሕወስዶ ኣይትሕወስን እንዳበልና እንሻቀለሉን ከብድና ሓቚፍና እንዕዘበሉን ግዜ እዩ። ኣብ ጉዳይ ሃገርናን ህዝብናን ህይወትናን ተዓዘብቲ ካብ ምዃን ናብ ተዋሳእቲ ምዃን ክንሰጋገር ኣሎና። ኣነ ንሃገረይን ህዝበይን እንተዘይሰሪሐ መን ክሰርሕ፧ እንታይ ገደሰኒ እንብለሉ ግዜ ኣይኮነን። ድሓር ዘየጣዕሰና ስራሕ ንስራሕ። ዓቕምና እንተሪሕና እግዚኣብሔር'ውን ከምዝድግፈና ኣይንጠራጠርን። ከምቲ ኣቦና ወልደኣብ ወልደማርያም "ህዝቢ ኤርትራ ብናቱ ጻዕሪ እዩ ዘውዲ ደፊኡ ዘሎ፡ እግዚኣብሔር ከኣ ባሪኹሉ እዩ። ነዛ ዘውዲ ዝተንከፋ ወይልኡ” ዝበልዎ፡ እዛ ዘውዲ ተተንኪፋ ኣላ፡ እሞ ግደይ፡ ግደኻ፡ ግዴኺ እንታይ ክኸውን እዩ፧
ኮርፖሬሽኑ ከዋና መ/ቤት ጀምሮ በሁሉም ዘርፎችና የክልል ግብይት ማእከላት ለሚገኙ የሥራ ሃላፊዎች እና ሰራተኞች የ2014 በጀት ዓመት የእቅድ አፈጻጸም ግምገማ እና የ2015 በጀት ዓመት የእቅድ ትውውቅ የማጠቃለያ መድረክ በአዳማ ከተማ ከጥቅምት 19-20/ 2015 ዓ.ም አድርጓል፡፡ ከማጠቃለያ መድረኩ አስቀድሞ በአዲስ አበባ (በሁለት ዙር)፣ በአዳማ፣ በሃዋሳ፣ በድሬዳዋ፣ በደሴና በባህር ዳር ተመሳሳይ መድረኮች ተካሂደዋል፡፡ በማጠቃለያ መድረኩ ላይ የኮርፖሬሽኑ ሥራ አስፈጻሚዎችና የዘርፎች ሥ/ አስፈጻሚዎች፣ ዳይሬክተሮች፣ የጽ/ ቤት ኃላፊዎችና የአራቱ ንግድ ስራ ዘርፎች በየደረጃው ያሉ የሥራ ሃላፊዎች እስከ ከፍተኛ ባለሙያ ተገኝተዋል፡፡ የውይይቱ ዋና ዓላማ በበጀት ዓመቱ ታቅደው የነበሩ ስራዎችን ክንውን በመገምገም የነበሩ ጥንካሬዎችን አጠናክሮ ለማስቀጠልና የታዩ ችግሮችን ከምንጩ ለይቶ በ2015 በጀት ዓመት የተሻለ አፈጻጸም ለማስመዝገብ ያለመ እንደሆነ ተገልጿል፡፡ የ2014 በጀት ዓመት አፈጻጸምን አስመልክቶ በቀረበው ሪፖርት የመሠረታዊ ፍጆታ አቅርቦት /ግዥ/ የምርት ስርጭትና ተደራሽነት /ሽያጭ/ አፈፃፀም የአቅርቦት እጥረትንና የዋጋ ንረት ለመከላከል የተደረገ ጥረት በዝርዝር ቀርቦ አፈጻጸሙ ላይ ውይይት ተደርጎበታል፡፡ የ2015 በጀት ዓመት እቅድን አስመልክቶ እቅዱ ሲዘጋጅ በየዘርፉ የቀረበውን ፍላጐት አቅምን ያገናዘበና ተልዕኮን ለማሳካት ቅድሚያ ትኩረት የሚሠጣቸውን በመለየት የተሰራ መሆኑን፣ ያለፉት በጀት ዓመታት ዕቅድ አፈፃፀም እንደ መነሻ በታሳቢነት የተወሰዱ መሆናቸው እና ዓለም አቀፋዊ እና ሀገራዊ የሁኔታ ትንተናዎች ግምት ውስጥ መግባታቸው በቀረበው ገለጻ ተመላክቷል፡፡ እቅዱ በዋነኛነት የገበያ ማረጋጋት ሥራን እና የገበያ ድርሻን በማሳደግ ዋናውን የኮርፖሬሽኑን ተልዕኮ ለማሳካት የሚያስችል እንዲሆን ታስቦ መዘጋጀቱ በገለጻው ተጠቅሷል፡፡ ኮርፖሬሽኑ እቅዱ ከያዛቸው ዋና ዋና ግቦች መካከል የግዢ ዕቅድን ስንመለከት በ2015 በጀት ዓመት ከተለያዩ የግዢ ምንጮች 3,102,318 ኩንታል ምርት በብር 11,104,108,556 ለመግዛት ዕቅድ የተያዘ ሲሆን የሽያጭ ዕቅድን በተመለከተ ደግሞ ኮርፖሬሽኑ በ2015 በጀት ዓመት የማረጋጋቱን ሥራ ጨምሮ በአገር ውስጥ እና በወጪ ግብይት ብር 12,674,763,285 ዋጋ ያለው ምርትና አገልግሎት ለመሽጥ ዕቅድ ይዟል፡፡ ከዚህ ውስጥ የሀገር ውስጥ ሽያጭ 12,069,480,785 ብር እና ኤክስፖርት ሽያጭ 605,282,500 ብር ይይዛሉ፡፡ የኮርፖሬሽኑ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ አቻ ደምሴ በማጠቃለያ መድረኩ ላይ ባስተላለፉት መልእክት በ2015 በጀት ዓመት እቅድ የተቀመጡ ግቦችን ለማሳካት ሁሉንም አቅም በመጠቀም የላቀ ውጤት ማስመዝገብ እንደሚገባ ገልጸዋል፡፡ ልዩ ትኩረት ሊሰጣቸው ይገባል ብለው ከጠቀሷቸው ተግባራት መካከል የግዢ አፈጻጸም ትስስር፣ የደንበኞች አያያዝ፣ ኃላፊነትን በአግባቡ መወጣት እንዲሁም የሥራ አፈጻጸም አሞላልና ነጥብ አሰጣጥ የሚሉት ይገኙበታል፡፡ ኦፕሬሽናል ልቀት፣ የመፈፀም እና ማስፈፀም አቅም፣ የማያቋርጥ ለውጥና ተወዳዳሪነት እንዲሁም ስትራቴጂያዊ አጋርነት የኮርፖሬሽኑ የትኩረት መስኮች እንደሆኑ ተገልጿል፡፡
ድሕሪ ኣዋርሕ ዝካየድ ከባቢያዊ ምርጫ ዴሞክራሲያዊ ክኸውን ኩነታት ኣብዘየተፈጠረሉ ቦርድ ምርጫ ኢትዮጵያ ብዘቐመጦ ናይ ግዜ ሰሌዳ ክጉዓዙ ከምዘይደልዩ 34 ተቓወምቲ ፓርትታት ኢትዮጵያ ኣፍሊጦም።ድሕሪ ሓደ ሰሙን ክወስዱ ዝተነገሮም ናይ ምርጫ ምልክት ከምዘይወስዱ’ውን ገሊፆም።ኩነታት ብኸምዚ እንድሕር ቀፂሎም ነቲ ምርጫ ረጊፆም ዝወፅእሉ ዕድል ዕፁው ኣይኮነን ኢሎ ኣለው። ብፍላይ ኣዲስ ኣበባ ንዝቕፅሉ ሓሙሽተ ዓመታት ዘመሓድራ ፓርቲ መንነት ዝወሰን ድሕሪ ኣርባዕተ ኣዋርሕ ብእተካይዶ ምርጫ እዩ። ኣብ ምሉእ እታ ሃገር ኣብዝርከቡ ኣብያተ ምኽሪ ዞባታታ፣ወረዳታትን ጣቢያታትን ሓሙሽተ ሚሊዮን መናብር ንውድድር ክቐርቡ እዮም።ነቲ ምርጫ ዘድልዩ ምድላዋት እውን እናተሰላሰሉ ይርከቡ። ሃገራዊ ኮምሽን ምርጫ ኢትዮጵያ ኣብ ከተማ ኣዳማ ኣዳሊዩዎ ኣብዝነበረ ናይ ምይይጥ መድረኽ ዝተሳተፉ 34 ተቓወምቲ ፖለቲካዊ ፓርትታት ግን ናይ ውድድር ባይታ ንኽስተኻኸል ሓቲቶም ኣለው። ሸውዓተ ኣባላት ዝሓቖፈ ኮሚቴ ብምምራፅ ብቕድሚ ትማሊ ኣብ ቤት ፅሕፈት መላእ ኢትዮጵያ ሓድነት ፓርቲ/መኢኣድ/ ኣብ ዘካየድዎ ኣኼባ ውሳነ ኣሕሊፎም ኣለው።ቦርድ ምርጫ ብዘቐመጦ መሰረት ናይ መወዳደሪ ምልክቶም 17 ሕዳር ንዘይምውሳድ ወሲኖም ኣለው። ቅድሚ ኩሉ ክምለሱ ዘለዎም ሕቶታት ኣለው ዝበሉ ምኽትል ኣቦመንበር መኢኣድ ኣቶ ወንድማገኝ ደነቀ ሕቱኦም ካብ ቤት ፅሕፈት ቀዳማይ ምንስቴር ጀሚሩ ንቢሮታት ፍትሕን ንኻልኦት ዓለምለኸ ትካላትን ከምዘቕረቡን ዛጊድ ውፅኢት ከምዘይረኽበን ገሊፆም።ቦርድ ምርጫ ንምዝርራብ ፃዊዒት ከምዘቕረበሎም’ውን ገሊፆም። ገሊኦም ዘቕረቡዎም ሕቶታት ምርጫ ቦርድ በይኑ ዝፈትሖም ኣይኮኑን ዝበሉ ገሊኦም ምስ ፖሊስ፣ሕጊ፣ኣዋጅ፣ምስ ናይ መንግስቲ ምምሕዳራዊ መሓውር ዝተኣሳሰሩ ስለዝኾኑ ብቐጥታ ንመንግስትን ኢህወደግን ዝምልከቶም ሕቶታት ኣለውና ኢሎም። ኣብ ናይ ምርጫ መሓውር ዘለው ውልቀሰባት ደገፍቲ ፓርቲ ኢህወደግ ብምዃኖምን ብቐጥታ ኢህወደግ ንኽምረፅ ስለዘለዓዕሉ እዞም ኣባላት ብኻልኦት ነፃ ዝኾኑ ሰባት ይተክኡ ዝብል ከምዝርከቦ ይገልፁ።ፖሊስ ጣልቃ ስለዝኣታ እዚ ንኽፍታሕን እቲ ቀንድን ሳላስይን ግን እኹል ዝኾነ ናይ ዜና ሽፋን ይወሃበና ዝብል እዩ። ወ/ሮ የሺ ፈቃደ ኣብ ናይ ኢትዮጵያ ሃገራዊ ቦርድ ምርጫ ሓላፊት መተሓባበሪ ርክብ ህዝቢ ጉዳዮም እናተርኣየሎም ምዃኑን መድረኽ ተዳሊዩሎም ከምዘሎ ከምዝተገለፀሎምን ሓቢረን። ኣስዒበን ‘’መድረኽ ከምእነዳልወሎም ተሰማሚዕና ኣለና።እቲ ምርጫ ደው ዘብል ነገር ግን የለን።ጎኒ ንጎኒ ዝፍታሕ እዩ።ፀገም ኣለና ኣብዝብልሉ ሰዓት እናተመያየጥና ክንኸይድ ንኽእል ኢና።’’ ስራሕቲ እቲ ምርጫ ዕላዊ ከምዝኾነን ፀገማት ኣብዘጋጥመሉ እዋን ክፍትሑ ከምዘለዎምን ብምግላፅ ኣይንሳተፍ ዝብል ናይ ተቓወምቲ ኣገላልፃ ግን ናይ ባዕሎም ምርጫ እዩ ኢለን ወ/ሮ የሺ።
ክሬሜንቹክ በተባለች ከተማ በሚገኘው የገበያ ማዕከል በደረሰው የሩሲያ የሚሳኤል ጥቃት የዩክሬን ባለሥልጣናት በርካታ ሲቪሎች ተገድለዋል ወይም ቆስለዋል የሚል ሥጋት አላቸው፤ እአአ ሰኔ 27/2022 አጋሩ ዜሌንስኪ የሚሳይል መከላከያ መሣሪያ ዕርዳታ ተማፀኑ share Print ከሰሜን አትላንቲክ ቃል ኪዳን ድርጅት ዋና ፀሃፊ ዬንስ ስቶልትንበርግ ጋር የተወያዩት የሩሲያን ሽብርተኛ ጥቃት ለመከላከል ጠንካራ የሚሳይል መከላከያ መሳሪያ ያስፈልገናል ሲሉ አጥብቀው አሳሰቡ። የዩክሬኑ ፕሬዚዳንት ከኔቶ ዋና ፀሃፊ ጋር የተወያዩት ስፔይን ማድሪድ ላይ የሚካሄደው የቃል ኪዳን ድርጅቱ የመሪዎች ጉባዔ ከመከፈቱ አስቀድሞ ሲሆን ጉባዔው ከሚነጋገርባቸው ዋና ዋና አጀንዳዎች መካከል አንዷ ዩክሬን እንደምትሆን ይጠበቃል። ስቶልትንበርግ ከዜሌንስኪ ጋር ከተወያዩ በኋላ በትዊተር ባወጡት ጽሁፍ "በመሪዎቹ ጉባዔአችን ላይ ለቅርብ አጋራችን ለዩክሬን የምንሰጠውን ዕርዳታ አሁንም ወደ ፊትም ከፍ አድርገን እንቀጥላለን" ብለዋል። የሩሲያ ኃይሎች ትናንት ሰኞ አንድ የገበያ አዳራሽ በሚሳይል መትተው ቢያንስ አስራ ስምንት ሰዎች ገድለዋል። ፕሬዚዳንት ዜሌንስኪ ክሬሜንቹክ በተባለች ከተማ በሚገኘው የገበያ ማዕከል ውስጥ ሆን ተብሎ ተነጣጥሮ የተፈጸመ ያሉት ጥቃት በደረሰበት ወቅት ከአንድ ሺ የሚበልጡ ሰዎች እንደነበሩ ገልጸዋል። የዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አንተኒ ብሊንክን በትዊተር ባወጡት ቃል የዛሬው ሰው በበዛበት የገበያ ማዕከል ላይ የደረሰው ጭካኔ የተመላበት የሚሳይል ጥቃት ዓለምን እጅግ አስደንግጧል ብለዋል። በማስከተልም ከዩክሬን ጎን መቆማችንን እንቀጥላለን ሩሲያንን እና ይህን ጨካኝ አድራጎት የፈጸሙትን ተጠያቂ እናደርጋለን ብለዋል። የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ቃል አቀባይ ስቴፈን ዱጃሪክ ጥቃቱን አውግዘው የድርጅቱ የጸጥታ ጥበቃ ምክር ቤት ዩክሬይን የሚሳይል ጥቃቱን ተከትሎ ባቀረበችው ጥያቄ መሰረት ዛሬ ተሰብስቦ እንደሚነጋገር አስታውቀዋል። ሩሲያ የሚሳይል ጥቃቱን ያደረሰችው የቡድን ሰባት አባል ሀገሮች መሪዎች በጀርመን ቢቫሪያን አልፕስ ጉባዔ ላይ ሳሉ ሲሆን መሪዎቹ ባወጡት የጋራ መግለጫ በዚህ የጭካኔ ጥቃት ለጠፋው የንጹሃን ህይወት ከዩክሬን ህዝብ ጋር አብረን እናዝናለን ብለዋል።
የአልሸባብ መሪዎች በራሳቸው ተዋጊዎች መገደላቸው ተሰማ። ከተገደሉት መካከል አንደኛው ያሉበትን ለጠቆመና ላጋለጠ አምስት ሚሊዮን ዶላር ጉርሻ እንደሚሰጥ የታወጀባቸው ነበር። የቪኦኤ የአማርኛው ክፍል በዘገበው ዜና መሰረት አልሸባብ በሶማሊያ እየተንኮታኮተ የመክሰም ደረጃ ላይ መድረሱን አመላካች ይመስላል። አብዱልአዚዝ አቡ ሙስ አብ ባሠራጨው የድምፅ መልዕክት የሙጃሕዲኑ ታጣቂዎች በመካከላቸው መከፋፈልን ለመፍጠር ይጥሩ በነበሩ አባሎቻቸው ላይ ዘመቻ ካካሄዱ በኋላ የተወሰኑትን በቁጥጥር ሲያውል፣ እጅ ለመስጠት አሻፈረኝ ያሉ ነበሩ ብሏል። “ሁለቱ እጃቸውን እንዲሰጡ ሲጠየቁ አሻፈረን ብለው አንገራገሩ፣ በተኩስ መካከል ተገደሉ፤ አምላክ ነፍሳቸውን ይማርና በገነት ያስቀምጥ፡፡ ሃሣቡ እነርሱን ለመግደል አልነበረም፡፡ በቁጥጥር ሥር አውለን እሥልምና ችሎት ፊት ልናቀርባቸው ነበር” ሲል እስልምና ችሎት ፊት ሳይቀርቡ በተኩስ ልውውጡ ወቅት መገደላቸው እንዳሳዘነው መግለጹን የቪኦኤ ዜና ያስረዳል። ሰዎቹ የተገደሉት ከሞቃዲሾ 350 ኪ.ሜ በስተደቡብ በምትገኝ ብራቫ የምትባል ከተማ ውስጥ እንደሆነ ታውቋል፡፡ የተገደሉት ሰዎች እነማን እንደሆኑ የአል-ሻባብ ቃል አቀባይ አልተናገረም፡፡ ይሁን እንጁ የቪኦኤ ሶማሊኛ አገልግሎት የተለያዩ ቅርበት ያላቸው ምንጮችን አነጋግሮ በተለያዩ ስም የሚጠሩት የአልሸባብ አመራር መሞታቸውን አመልክቷል። በዚሁ መሰረት ኢብራሂም ሃጂ ጃማ ፣ ኢብራሂም አል-አፍጋን ፣ በተቀጥያ መጠሪያው አቡ ባካር አል-ዛይሊዪ እና ሼኽ አብዲሃሚድ ሃሺ ኦልሃዬ ወይም በቅፅል ስም ሞዐሊም ቡርሃን የተገደሉ መሆናቸውን አረጋግጧል፡፡ መሪዎቹ የተገደሉት የዛሬ አሥር ቀን ሰኔ 12 መሆኑንም የቪኦኤ ምንጮችን የጠቀሰው የሶማሊኛ አገልግሎት ዘገባ አመልክቷል፡፡የአል-ሻባብ ምንጮች እንደሚሉት አል-አፍጋን የተገደለው ከመስጂስ እየወጣ ሳለ በተተኮሰበት ተከታታይ ጥይት ሲሆን ሙዐሊም ቡርሃን የተገደለው ከቤቱ ተይዞ ከተወሰደ በኋላ ነው፡፡ ይህ አጋጣሚ ከተፈጠረ ከሁለት ቀናት በኋላ ለተገደሉት ሁለት ሰዎች የቅርብ ወዳጅ እንደነበረ የሚነገረው ዋነኛው የአል-ሻባብ መሪ ሼኽ ሐሰን ዳሂር አዌይስ ከአካባቢው በጀልባ በማምለጥ ማዕከላዊ ሶማሊያ ውስጥ ተይዞ እጁ ለመንግሥት አስረክቧል። ከተገደሉት አንዱ ኢብራሂም አል-አፍጋን በአል-ሻባብ ውስጥ በርካታ የሥልጣን ቦታዎች የነበሩት ሲሆን የቡድኑ ምክትል መሪ፣ የገንዘብ መምሪያው ኃላፊና የኪስማዮ ገዥ ሆኖ ሠርቷል፡፡ ተይዘው ለፍርድ እንዲቀርቡ ያሉበትን መረጃ ለሚሰጥ በእያንዳንዳቸው ራስ የአምስት ሚሊዮን ዶላር ጉርሻ እንደምትሰጥ ዩናይትድ ስቴትስ ማስታወቂያ ካወጣችባቸው ሰባት የአል-ሻባብ መሪዎች አል-አፍጋን አንዱ ነው፡፡ አል-አፍጋን ዩናይትድ ስቴትስ፣ ቨርጂንያ ውስጥ ይኖር የነበረ ሲሆን እአአ በ1980ዎቹ ውስጥ ከሙጃሕዲን ጎን ተሰልፎ ለመዋጋት ወደ አፍጋኒስታን መሄዱንና በ1991 ዓ.ም የሶማሊያ ማዕከላዊ መንግሥት ሲወድቅና ሥርዓተ-መንግሥቱ ሲፈራርስ እጅግ የከፋ ዓይነት ጂሃድ ወደ ሶማሊያ ማስገባቱና ሶማሊያ ውስጥ የመጀመሪያውን የጂሃድ ማሠልጠኛ ሠፈር ማቋቋሙን ዘገባዎች ይጠቁማሉ፡፡ አል-አፍጋን ከአል-ቃይዳው መሥራችና መሪ ኦሣማ ቢን ላደን ጋርም ብዙ ግንኙነቶች እና ንግግሮች እንደነበሩት ቢን ላደን በ2011 ዓ.ም ከተገደለ በኋላ ሲናገር ድምጹ ይሰማ እንደነበር ታውቋል፡፡ ሌላው ተገዳይ ሙአሊም ቡርሃን አል-ሻባብ ውስጥ ዋነኛ የሚባል የሃይማኖት ሊቅ እና የቡድኑ የመማክርት ምክር ቤት አባል እንደነበረ ተገልጿል፡፡ የአልሻባብ አመራር በእንዲህ ዓይነት ሁኔታ ሲዳከም፤ ባለፉት በርካታ ዓመታት ኢህአዴግ የአሜሪካ ወዳጅ ነኝ በማለት እንዲሁም አሜሪካም “ኢትዮጵያ የምስራቅ አፍሪካ ሸሪካችን ነች” በማለት ሲሞዳሞዱበት የነበረው አጀንዳ “በቀጣናው አሸባሪዎችን መዋጋት የሚል ነበር”፡፡ በተለይም እነ አቶ መለስ አልሻባብ የአልቃይዳ ስሪት ነው፤ አሸባሪነትን እንዋጋለን በማለት በአልሻባብ ስም የፈለጉትን የፖለቲካ ጥቅም ሲፈጽሙ ኖረዋል፡፡ ታዲያ ይህ የአልሻባብ መዳከም በዕቅድ የተከናወነ ይሆን? ወይስ የተበላበት ዕቁብ ስለሆነ ሌላ የታሰበ አዲስ ፕሮጄክት አለ? አልሻባብ ቁጥር 2 ወይም “ጸረ አሸባሪነትን መዋጋት ቁጥር 2”? ወይስ ፕሬዚዳንት ኦባማ በአፍሪካ ጉብኝታቸው ከምስራቅ አፍሪካ ኢትዮጵያን አለመምረጣቸው ጋር ተዳምሮ አሜሪካ ለምስራቅ አፍሪካ ድራማ አዲስ የፖለቲካ ጽፈ ተውኔት አዘጋጅታ ይሆን? መቆየት ደጉ ብዙ ያሳየናል! እንጀራ ብሔራዊ ደረጃ ወጣለት አንዳንዴ ለገበያ የሚቀርበው እንጀራ ለበሽታ የሚዳርግ ነው የጤፍ እንጀራ በኢትዮጵያ ደረጃዎች ኤጀንሲ ብሔራዊ ደረጃ እንደወጣለት ታወቀ። ፋና ኤጀንሲውን በመጥቀስ እንዳመለከተው ጤፍ ለመጀመሪያ ጊዜ ብሔራዊ ደረጃ ወጥቶለት መጽደቁን አመልክቷል። ዜናው ደረጃ የወጣለት ጤፍ ምን መስፈርቶች እንደተቀመጡለት አላብራራም። በኢትዮጵያ የጤፍ እንጀራ ወደ ውጪ በመላክ ንግድ የከበሩ ነጋዴዎች በብሔራዊ ደረጃ በጸደቀው አዲሱ የጤፍ ደረጃ መሰረት አዘጋጅተው ኤክስፖርት መላክ እንዳለባቸው የሚያስገድድ ሁኔታ ስለመቀመጡም የተገለጸ ነገር የለም። በአውሮፓና አሜሪካ በተለያዩ ሱፐር ማርኬቶች፣ የግል የገበያ ሱቆችና የቤንዚን ማደያዎች ገበያ ላይ የሚገኘው የጤፍ እንጀራ አንዳንድ ጊዜ ደረጃውን ያልጠበቀ፣ የሚኮመጥጥ፣ አይን የሌለው፣ የሚፈረካከስና ወዝ የሌለው እንጀራ የሚቀርብበት አጋጣሚ በርካታ ነው። በላስቲክ ታሽጎ ከፍሪጅ እየወጣ የሚሸጠው እንጀራ ጉዱ የሚታወቀው ቤት ከገባ በኋላ በመሆኑ በርካታ ተጠቃሚዎች እንደሚማረሩ ለማወቅ ችለናል። አንድ እንጀራ እስከ ሰባ ብር በመግዛት የሚመገቡ የስካንዲቪያን አገራት ነዋሪዎች እንጀራ መመገብ ቢወዱም ገበያው ላይ አንዳንዴ የሚቀርበው እንጀራ ለጨጓራ ችግር የሚዳርግ እንደሆነ ተናግረዋል። አዲስ ብሔራዊ ደረጃ ያወጣው ኤጀንሲ ህግ ማውጣቱን ብቻ ሳይሆን በተቀመጠው መስፈርት መሰረት ቁጥጥር ሊያደርግ እንደሚገባ ጠቁመዋል። እንጀራ ወደ ውጪ ለመላክ ፈቃድ ያወጡ ነጋዴዎች ህጉን አክብረው እንዲሰሩ የማስገደድ ተግባሩን እንዲገፋበትም ጠቁመዋል። ችግር ካጋጠማቸውም ማስረጃ በመያዝ ቅሬታቸውን ማሳወቅ የሚችሉበት አግባብ እንዲዘረጋላቸው ሃሳብ ያቀረቡም አሉ። “(ከኢትዮጵያ ጋር) በፕሬዚዳንት ደረጃ ግንኙነታችንን ማጉላት አንፈልግም” ከመካከለኛው አፍሪካ የአሜሪካንን ቀልብ የሚስብ አገር የለም። የደቡብ አፍሪካ መመረጥ ካላት ኢኮኖሚና ፖለቲካዊ ሚናዋ አንጻር ለጥያቄ የሚቀርብ አይደለም ያሉት ዴቪድ ሺን ከምስራቅ አፍሪካ አስር አገሮች መካከል አራቱን በመምረጥ የግል አስተያየታቸውን አቅርበዋል። ሴኔጋል የተመረጠችው ፈረንሳይኛ ተናጋሪና የምዕራብ አፍሪካ አገር በመሆኗ ነው። የቪኦኤው ሰለሞን አባተ ያነጋገራቸው በኢትዮጵያ የአሜሪካ የቀድሞ አምባሳደር ዴቪድ ሺን ስለ ባራክ ኦባማ የአፍሪካ ጉብኝት ሲናገሩ ኬኒያን አንስተው ነበር። የፕሬዚዳንት ባራክ ኦባማ አባት ኬንያዊ ቢሆኑም ኦባማ ኬንያን የጉብኝታቸው አካል ያላደረጉት አዲሱ ፕሬዚዳንትና ምክትላቸው በዓለም አቀፉ ፍርድ ቤት ችሎት የሚፈለጉ በመሆናቸው እንደሆነ አስታውቀዋል። በወንጀል የሚፈለጉ መሪዎች ባሉበት አገር የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ጉብኝት አያደርግም በማለት ተናግረዋል። ዩጋንዳ ፣ ኢትዮጵያና ታንዛንያን ለንጽጽር ያቀረቡት ዶ/ር ሺን ሶስቱም አገሮች አሜሪካ የምታስቀምጠውን መለኪያ አያሟሉም። በታንዛኒያ ግን የፕሬዚዳንቱ የስልጣን ጊዜ ባግባቡ ተገድቦ ተቀምጧል። የአመራር ለውጥ ያካሂዳሉ። ጎልቶ የሚወጣ የዴሞክራሲና የሰብአዊ መብት አያያዝ ጉድለት አይታይም ብለዋል። በዚህም የተነሳ ታንዛኒያ የተሻለች አገር ተብላ መመረጧን አመልክተዋል። ለአፍሪካ ህብረት 50ኛ ዓመት በዓል ውጭ ጉዳይ ሚ/ር ጆን ኬሪ አዲስ አበባ መሄዳቸውንና ከመንግስት ክፍተኛ ባለስልጣናት ጋር መነጋገራቸውን ያወሱት ሺን፣ ኢትዮጵያ በኦባማ ጉብኝት እቅድ ውስጥ አለመሆኗ የማግለል ጉዳይ እንዳልሆነ አመልክተዋል። አሜሪካ ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን ግንኙነት የመያዝ ፍላጎት እንዳላት የጠቆሙት ሺን “ይህን ግንኙነት በፕሬዚዳንት ግንኙነት ደረጃ ማጉላት አንፈልግም” የሚል ማብራሪያ ሰጥተዋል። የቻይና ፕሬዚዳንት በቅርቡ ሶስት የአፍሪካ አገሮችን ሲጎበኙ ኢትዮጵያን አለመጎብኘታቸውን አንስተዋል። በምስራቅ አፍሪካ ፖለቲካ ጉዳዮች በቂ ግንዛቤና ጥናት ማካሄዳቸው የሚታወቀው ሺን “አሜሪካ ግንኙነቱን በፕሬዚዳንት ደረጃ ማጉላት አትፈልግም” ያሉበትን ምክንያት አላብራሩም። አበባ እርሻ የሚሰሩ የኬሚካል ጉዳተኞች በርክተዋል የውጪ ምንዛሬ ገቢው 40% ቀነሰ በከፍተኛ ደረጃ የእርሻ መሬቶችን ወደ አበባ እርሻ ማሳ ለሚቀይሩ ባለሃብቶች በመሸጡ ተቃውሞ የሚሰነዘርበት የኢንቨስትመንት ዘርፍ የዜጎችን ህይወት እየተፈታተነ ነው። በአነስተኛ ክፍያ በአበባ እርሻዎች ውስጥ ተቀጥረው የሚሰሩ ወገኖች ከኬሚካል ጋር በተያያዘ እየደረሰባቸው ያለው የጤና መጓደል አስጊ እንደሆነ አሁንም ድረስ ትኩረት እንደሚፈልግ እየተነገረ ነው። ለገቢው ልዩ ትኩረት የሚሰጠው መንግስት በበጀት ዓመቱ ከዘርፉ የጠበቀውን ገቢ አለመግኘቱን ተጠቁሟል። ከ2 ነጥብ 1 ቢሊዮን በላይ የአበባ ዘንግ፣ 114ሺ ቶን አትክልት እና 13ሺ ቶን ፍራፍሬ ባለፉት 11 ወራት ወደ ተለያዩ ሀገራት ቢላክም መጠኑ ከእቅድ በታች እንደሆነ ተገልጾዋል። ፋና የኢትዮጵያ ሆርቲካልቸር ልማት ኤጄንሲን ጠቅሶ እንደዘገበው ወደ ውጪ ከተላኩት የአትክልት ምርቶች ከ212 ሚሊዮን የአሜሪካን ዶላር በላይ ገቢ ተገኝቷል። ገቢው ከእቅዱ ስልሳ በመቶ ብቻ ነው። ኤጀንሲው ለገቢው መቀነስ የአለም ኢኮኖሚ መቀዛቀዝና በአለም አቀፍ ደረጃ የአየር ሁኔታ መለዋወጥ እንደ ምክንያት አቅርቧል። ከአበባ እርሻ ጋር በተያያዘ በርካታ ዜጎች ለበሽታ መዳረጋቸውና በቂ የጤና ዋስትና እንደሌላቸው በተደጋጋሚ የሚገለጽ ችግር ነው። በአበባ ማበልጸጊያ ድንኳን ውስጥ የሚሰሩ ዜጎች ለኬሚካል ብክለት መጋለጣቸው የከፋ ችግር ከመሆኑም በላይ ከእርሻዎቹ የሚወጡ ፍሳሾች ወራጅ ውሃና ወንዝ ጋር በመቀላቀል አደጋ እያስከተለ ነው። ከዚህም በላይ የአበባ እርሻዎች ከፍተኛ ሃይል ያለው መርዝ ስለሚጠቀሙ መሬቱ ለወደፊቱ እህል እንደማያበቅል ባለሙያዎች በጥናት አረጋግጠው ያቀረቡበት የማይመከር ኢንቨስትመንት እንደሆነ መጠቆሙ አይዘነጋም። “ለቤተሰቦቼ እቃ ለመላክ ስጠይቅ ሃላፊነት አንወስድም ተባልኩ” የፖስታ አገልግሎት ፖስታ ይጥላል፣ ያበላሻል፣ ያልተባለው ቦታ ይልካል “ለወንድሜ ሞባይል ለመላክ ፖስታ ቤት ስጠይቅ የምልክበትን አገር ጠየቁኝ። ኢትዮጵያ እንደሆነ ነገርኳቸው። ኢትዮጵያ ከሆነ ለሚላከው ዕቃ ሃላፊነት አንወስድም አሉኝ” ስትል ለጎልጉል ግራ መጋባቷል በመግለጽ አውሮፓ እንደምትኖር የገለጸች ኢትዮጵያዊ ይህንን ጥያቄ የሰነዘረቸው ከወር በፊት ነበር። በተመሳሳይ ፖስታ የሚጠቀሙ ወገኖች ችግር እንደሚገጥማቸው በተደጋጋሚ ሲናገሩ መስማት የተለመደ ነው። የላኩት ጥቅል የጠፋባቸውና የተበላሸባቸው ያማርራሉ። ሰኔ 22 ቀን 2005 ዓም ፋና ይፋ ያደረገው ዜና ይህንኑ ችግር ወለል አድርጎ የሚያሳይ ሆኖ ተገኝቷል። የኢትዮጵያ ፖስታ ድርጅት የደብዳቤና የጥቅል መልእክት አገልግሎት ደህንነትን በመጠበቅ በኩል ክፍተቶች እንዳሉበት የገለጸው ፋና ዜናውን ያገኘው በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሳይንስና ቴክኖሎጂ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የኢትዮጵያ ፖስታ አገልግሎት ድርጅትን የአስራ አንድ ወራት እቅድ አፈፃፀምን በገመገመበት ወቅት እንደሆነ አመልክቷል። ቋሚ ኮሚቴው እንዳለው ከሆነ በድርጅቱ የሚበላሹ፣ የሚጠፉና በተሳሳተ አድራሻ የሚላኩ መልእክቶች እየበዙ መጥተዋል፣ በዚህም ምክንያት የተገልጋዮች ቅሬታም እየጨመረ ነው። ችግሩን ያደመጠው ቋሚ ኮሚቴው ይህ እንዲስተካከልና በቀጣይ በዘርፉ የሚታየው ተገቢ ያልሆነ አሰራር እንዲሻሻልና አገልገሎቱ የደንበኞችን ፍላጎትን በሚያረካ መልኩ እንዲሰጥ ማሳሰቡን ፋና አስታውቋል። የሰሜን ተራሮች ፓርክ ከዓለም ቅርስነት እንዳይሰረዝ ስጋት አለ የቱሪዝም ሚኒስትር አደጋውን ለመከላከል “አውደ ርዕይ አዘጋጀሁ” ይላል የሰሜን ተራሮች ብሔራዊ ፓርክ ከአያያዝ ጉድለትና መንግስት በቂ ትኩረት ባለመስጠቱ አደጋ ላይ እንደወደቀ መገለጽ የጀመረው ከዓመታት በፊት ነው። ፓርኩ በከፍተኛ ችግር ውስጥ እንደሚገኝ በመጥቀስ ሰራተኞች ሳይቀሩ በየሚዲያው መንግስትን ተማጽነዋል። ለፌደራል፣ ለክልሉ መንግስትና ባለስልጣናት “ከአገር ቤት የተሰረቀ ሃውልት ለማስመለስ ከሚሰጠው ትኩረት ሩቡን ያህል እንኳ ለሌሎችም ቅርሶች ትኩረት ሊሰጥ ይገባል። የሰሜን ተራሮች ድንቅ ፓርክ እየሞተ ነው” በሚል ጥቅል መልክት በተደጋጋሚ ከተለያዩ ወገኖች ሲሰነዘር ቆይቷል። የባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር የሰሜን ተራሮች ብሄራዊ ፓርክን ከተጋረጠበት አደጋ ለመከላከል የተለያዩ ስራዎችን እያተከናወነ መሆኑንን ያመለከተው ፋና ብሮድካስቲንግ “የሰሜን ተራሮች ብሄራዊ ፓርክ ዩኔስኮ በቅርስነት ከመዘገባቸው ቅርሶች አንዱ ሲሆን በአሁኑ ጊዜ ግን ፓርኩ ላይ እየደረሰ ባለው ጉዳት አሳሳቢ ደረጃ ላይ ደርሷል። ይህን ተከትሎም ፓርኩን ከዓለም ቅርስነት የመሰረዝ አደጋ ውስጥ ገብቶል እየተባለ ነው” በማለት መርዶ ያዘለ ዜና አስነብቧል። ቅርሱ የተጋረጠበትን የመሰረዝ አደጋ ለማስቀረት የባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር ስለፓርኩ አያያዝ ለሚመለከታቸው አካላት ግንዛቤ ለማስጨበጥ አውደ ርእዩን ማዘጋጀቱን ፋና ገልጿል። በሚኒስቴሩ የአለም አቀፍ ግነኙነት ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ አወቀ ጤናው የተጠቀሱበት ዜና ለሶስት ቀናት በሚቆየው በዚሁ አውደ ርዕይ ላይ ፓርኩን በዘላቂነት ለመታደግ የሚያስችሉ የተለያዩ ገብዓቶች እና ድጋፍ ይሰበሰባል ተብሎ እንደሚጠበቅ አመልክቷል።
ኣብ ኣዲስ ኣበባ ዝነብሩ ኤርትራዉያን ስደተኛታት ነቲ ኣብ ሞንጎ ፈደራላዊ መንግስቲ ኢትዮጵያን መራሒ ጉጅለ ህግደፍን ዝሕርፍፍ ዘሎ ዝምድና ኸስተብህልሉ ከምዝግባእ ምንጭታት ኤሪሳት ካብ’ታ ከተማ ኣተሓሳሲቦም። መንግስቲ ቀዳማይ ሚኒስተር ኣቢይ ኣሕመድ ንኤርትራን ኣብ ኤርትራ ንዘሎ መሪሕነትን ዝጸንሖ ኣጠማምታ ኣሉታዊ መልክዕ ይሕዝ ምህላዉ ዝጠቐሱ እቶም ምንጭታት፡ ብፍላይ ኣብ ኣዲስ ኣበባ ዝቕመጡ ኤርትራዉያን ነዚ ኣብ ግምት ኣእትዮም ኣብ ምንቅስቓሶቶም ጥንቃቐ ከቐድሙ ተለብዮም። ብዙሓት ኤርትራዉያን ነበርቲ ኣዲስ-ኣበባ ፡ ኩነታት ከምቲ ኣብ እዋን ምዉቕ ምሕዝነት ኣቢይን መራሒ ጉጅለ ህግደፍን ዝነበሮ ከይተቐየረ ይቕጽል ይመስሎም ምህላዉ ዝሓበሩ’ቶም ምንጭታት፡ እቶም ኤርትራዉያን ካብዚ ርድኢት እዚ ግልል ኢሎም ብጥንቃቐ ክናበሩ ተላብዮም። ምንጭታት ኤሪሳት ነዚ መጠንቀቕታ ዘቕርቡ ዘለዉ፡ ብ11 ሓምለ ሰንዳፋ ናብ ዝተባህለ ከባቢ ማይ ጸሎት ክሕጸቡ ዝበጽሑ ልዕሊ 170 ኤርትራዉያን ፡ ንኣዲስ-ኣበባ ይምለስሉ ኣብ ዝነበረ እዋን ብኣባላት ጸጥታ ተቐዪዶም ኣብ ዝኽርትትሉ ዘሎ ቅንያት እዩ። https://erisat.org/wp-content/uploads/2022/07/Vgfv-1.m4v ርጉጽ ምኽንያት መቕየድቲ እቶም ንመገሻ ካብ ወጻኢ ሃገር ዝመጽኡ ከይተረፈ ዝርከብዎም ዜጋታትና እኳ እንተዘይተረጋገጸ፡ ንምንቅስቓሶም ዝድግፍ ሰነዳት ስለዘይሓዙ ክኺዉን ከምዝኽእል እዩ ዝግመት። መንግስቲ ኣቢይ ኣሕመድ ምስ ኤርትራ ዝጸንሖ ሽርክነት ላሕሊሑ፡ ኣብ ሞንጎኡን መራሒ ጉጅለ ህግደፍን ዘይወግዓዊ ጽልኢ ሰሚሩ ምህላዉ ዝፍለጥ ኮይኑ፡ ኣብ ኣዲስ-ኣበባ ዝነብሩን ካብ ወጻኢ ናብታ ከተማ ዝገሹን ኤርትራዉያን ከምቲ ቅድሚ ክልተ ዓመት ዝነበረ ምቕሉልነትን ነጻነትን ክጽበዩ ከምዘይብሎም እዩ ዝንገር።
ኣብ ኤርትራ ናይ 5 መዓልታት ዑደት ዘካይድ ዘሎ ቴክኒካዊ ልኡኽ ላዕለዋይ ኮሚሽን ሰብኣዊ መሰላት ውድብ ሕቡራት ሃገራት፡ ብ4 ለካቲት ምስ ሚኒስትሪታትን ሃገራውያን ማሕበራትን ኤርትራ ተራኺቡ ዘትዩ። እቲ ልኡኽ፡ ኣብ ሰለስተ ቀዳምነታት ኤርትራ፡ ማለት ፍርዳዊ ኣካላት፡ ስንኩላንን ውሕስነት ማይን ሓበሬታ ብምእካብ፡ ቴክኒካዊ ምትሕግጋዝ ንምእማም ዝዓለመ’ዩ። ኣብ መኽፈቲ ናይ’ቲ ርክብ፡ ካብ ሚኒስትሪ ጉዳያት ወጻኢ ኣምባሳደር ተስፋሚካኤል ገራህቱ ኣብ ዘስመዖ ቃል፡ ኤርትራ ኣብ ሰብኣዊ መሰላት ዝበቘለት ሃገር ብምዃና፡ ነቲ ጉዳይ ኣብ መስርሕ ህንጸት ሃገር ኣብ ኩሉ ጽፍሕታት፡ ጽላታት፡ ፖሊሲታትን ፕሮግራማትን ትሰርሓሉ ምህላዋ ብምሕባር፡ እቲ ሕጂ ዝዝረበሉ ዘሎ፡ ኤርትራ ኣብ 2014 ብመሰረት ዘቕረበቶ ሃገራዊ ጸብጻብ ዝተቐበለቶ ለበዋታት፡ ነዚ እምነትን ጻዕሪን ልኡኽ ኮሚሽን ሰብኣዊ መሰላት ምስ ሚኒስትሪታትን ሃገራውያን ማሕበራትን ዘትዩ ዘንጸባርቕ ምዃኑ ሓቢሩ። ኣምባሳደር ተስፋሚካኤል ኣስዒቡ፡ ንዝተፈላለያ ሚኒስትሪታትን ሃገራዊ ማሕበራትን ዝምልከት ናይ ምውህሃድ ባይታ ብምፍጣር ኣብ 2015 ዝተኻየደ ጻዕሪ ምክትታል ከምእተገምገመን ኣብ 2016 ዝቕጽል ናይ ስራሕ መደብ ወጺኡ ከምዘሎን’ውን ገሊጹ። ተሳተፍቲ፡ ኣብ’ቲ ኤርትራ ዝሰርዓቶ ቀዳምነታት ዘካየደቶን እተካይዶ ዘላ ጻዕሪን ክግበር ዝግብኦ ተክኒካዊ ምትሕግጋዝን ብዝምልከት ተመያዪጦም። ኣብ መዛዘሚ’ቲ ርክብ፡ ኣወሃሃዲት ትካላት ውድብ ሕቡራት ሃገራት ኣብ ኤርትራን ሓላፊት ፕሮግራም ልምዓት ው.ሕ.ሃን ሚስስ ክርስቲን ኡሙታኒ፡ ኣብ ኤርትራ ዋላ’ኳ ብድሆታትን ሕጽረታትን እንተሎ ዓበይቲ መደባት ይሰላሰል ከምዘሎ፡ ቤት-ጽሕፈት ሕቡራት ሃገራት ብመሰረት ቀዳምነታት መንግስቲ ኤርትራ ድማ ኣብ ሽርክነት ዝተመርኰሰ ኣበርክቶ ይገብር ከምዘሎ ኣብሪሃ። ንሳ ብተወሳኺ፡ ተነዲፉ ዘሎ መደብ ቀልጢፉ ተጻፊፉ፡ ትካላት ውድብ ሕቡራት ሃገራት ኣብ ኤርትራ ንምዕዋቱ ዘድሊ ቴክኒካዊን ፋይናንሳዊን ደገፍ ክገብር ቅሩብ ምዃኑ ኣረጋጊጻ።
የዛሬን አያርገውና የአድዋ ድል ለመላው ጥቁር ህዝብ የድል ጮራ እንደሆነ በየትምህርት ቤቱ እንማር ነበር። አስታውሳለሁ አንድ ጊዜ በአንድ ትምህርት ቤት ግርማ ፍስሃ የተባለ የጀርመን ኗሪ አባቱን ሊጠይቅ ብቅ ይላል። ጊዜው ክረምት ነበረ። እኛም ተማሪዎች የክረትም ትምህርት እንድንማር (ሃገርህን እወቅ) አይነት ነገር ደ/ች መንገሻ ይልማ ትምህርት ቤት ቅጥር ግቢ ውስጥ ተኮልኩለናል። ሰብሰብ ብለን በኦሮምኛ እየዘፈንን ስንቀላለድ ደወል ተደወለና ገባን። በቀኑ ግርማ ፍስሃ ተጋባዥ አስተማሪ ነበር። ሰላም ልጆች በማለት ራሱ ካስተዋወቀ በህዋላ ለዛሬ የማስተምራችሁ “አርሙኝ” ከተሰኘ መጽሃፍ ውስጥ ” አልሞትም ብዬ አልዋሽም የተሰኘውን ታሪክ በማንበብ እጀምራለሁ በማለት የአቶ ተማቹንና የወ/ሮ ጽጌረዳን በጣሊያን ወረራ ጀግንነት ማንበብ ጀመረ። በማህሉ ሲቃ ያዘውና ማልቀስ ጀመረ። ክፍሉም ሁሉ አብሮት አለቀሰ። ያ ጊዜ እንደ አሁኑ በዘር ዙሪያ ሰው ያልተሰፈረበት ሁሉም በሰላምና በህብረት የሚኖርበት የመልክዓ ምድር የመማሪያ መጽሃፋችን አርዕስት “አብሮ መኖር በዓለም ዙሪይ” የሚል እንደነበር ትውስ ይለኛል። ወደ ዛሬው የዘር ፓለቲካ ስንመለስ ደግሞ ሌቦች ጀግና የሚባሉበት፤ ወንድም እና እህቱን ገድሎ ሰው የሚፎክርበት፤ ለዘሬ፤ ለጎሳዬ፤ ለክልሌ በማለት ሰው ሁሉ በየጎራው የሚፎልልባት፤ በብሄር ነጻነት ስም ባርነት ውስጥ የምንኖርበት በጥቅሉ የደንበር ገተር ጊዜ ላይ እንገኛለን። አድዋ ከሃገሪቱ አራት ማዕዘናት ሃበሾች ተጠራርተው ጠላትን ያሳፈሩበት የድል ጎራ ናት። የአድዋው ድል የጋራ ድል ነበር ነውም። ሼሁ ከመስጊድ፤ ቄሲ ከመንበሩ፤ ገበሬው ከእርሻው፤ ነጋዴውና ሌላውም ተጠራርተው የነጭ መንጋን ያሳፈሩበት የጥቁር ህዝቦች የነጻነት ጮራ! ታሪክን ሰርተው በታሪክ ውስጥ ያለፉ ጀግኖች ደምና አጥንት ዛሬም በአድዋ ሸለቆና ተራራዎች ይጣራል፤ ይናገራል። የሚሰማ ግን የለም። የክልል ፓለቲካ ያሰከረው የእብድ ክምችት ያፈራች ሃገር። ሲያሳዝን! በአዲስ አበባ ለሰላም ገቡ የተባሉ ጠበንጃ አንጋችና አፋዊ ፓለቲከኞች በለመድት የፓለቲካ የሾኬ ጠለፋ ሰውን ያተራምሳሉ። መማር ማለት እንዲህ ነው። ነጻ እናወጣሃለን የሚባለውን ሰው እሳት ውስጥ እየገፉ መክተት። ዶ/ር አብይም እየቆ መንግሥቱንና አቶ መለስን ለመምሰል ጥቂት ጊዜ የቀረው ይመስላል። በቅርቡ ከብዙ ውጣ ውረድ በህዋላ አንድ የደረስኩበትን መረጃ አልባ የሆነ የራሴን አስተያየት ልስጥ። ሁልጊዜ ኢንጂኒየር ስመኘውን ማን ገደለው በማለት እጠይቅ ነበር። መልሱ ጠ/ሚሩ ናቸው። እንዴት ለሚል። ባፋቸው። ግድቡን በጊዜው ሄደው ከጎበኙ በህዋላ ለጋዜጠኞች በሰጡት መግለጫ እጠቅሳለሁ ” ግድቡ በአስር ዓመት ጊዜም አያልቅ” ይህ ይፋዊና ፌዚያዊ ንግግር ኢንጂኒየሩን ጎድቶታል። በዚህም የተነሳ ራሱን ለማጥፋት ተገዷል። የእኔ ድምዳሜ እሱ ነው። አብይ የማያውቀው የእውቀት ሚዛን የለም። መለፍለፍ ልምድ አድርጎታል። ቃልም ተግባርም በሚዛን ሲሆን መልካም ነው። እንዲሁ ራስን እንደ (chameleon ) ከከባቢ ጋር እየለዋወጡ ቢዘላብድት ዋጋ የለውም። የሚገርመኝ ነገር ባለስልጣኖች እየቆዪ የንጉስ አይነት መልክና ባህሪን ይላበሳሉ። መታመም ነው። ንጉስ ድሮ ቀረ። ይህን አስቀድመው ያዪት እውቁ የወረሂመኖው ሸህ ሁሴን ጅብሪል እንዲህ ብለው ነበር። ያምናን ቀን አማሁት ላፌ ለከት የለው፤ የዘንድሮው መጣ እጅ እግር የሌለው፤ ቀን ይወጣል ብየ ብጠብቅ ባስጠብቅ፤ እንኳን ቀን ሊወጣ ጨለማ ነው ጥቅጥቅ፡፡ ይህ ግጥም የሚያሳየው ትሻልን ትቼ ትብስን እንዲሉ አይነት ነው። ብቻ የጋራ የሆነ ድላችንን እያንቋሸሽን የአንድ ቀን አውሎ ንፋስ የሚደረምሰውን የክልልና የቋንቋ አጥር ስንገነባ ኖረናል ተብለን አፈር ይመለስብናል። አታድርስ ነው። ድንበር ተሻጋሪ ሥራ ከመስራት ላስን አጥቦና አሳንሶ መሞት! እንትፍ ይቅርብኝ! አድዋ የጀግኖች የድል ሥፍራ። አድዋ የብዙሃን መቃብር ቦታ። አድዋ የጥቁር ህዝቦች የነጻነት ጮራ። ኑሪ ለዘላለም ለህያዋን ተስፋ ለወደቁልሽ ሰማእታት የክብር ሥፍራ!!
ሴቶችን በኢኮኖሚ የማጎልበት ተግባር ላይ መዋለ ንዋይ ማፍሰስ የጾታ እኩልነትን ለማረጋገጥ፣ ድህነትን ለመቀነስ እንዲሁም ሁሉን አቀፍ የኢኮኖሚ ልማትን እውን ለማድረግ ጉልህ ሚና እንደሚኖረው ይታመናል። ሴቶች በንግድ ስራ፣ በእርሻ፣ በስራ ፈጠራ ወይም በተቀጣሪነት ብሎም በቤት ውስጥ በሚከውኗቸው በገንዘብ የማይተመን ስራ ለኢኮኖሚው ትልቅ አስተዋፅኦ ሲያበረክቱ ይስተዋላል። ሆኖም በዓለማችን የተለያዩ ክፍሎች ሴቶች ለበርካታ ዓይነት መገለሎች እንደሚዳረጉ እና በኑሮ ስርዓታቸው ላይ የተለያዩ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ለውጦች በሚያደርሱት አሉታዊ ተፅእኖዎች ተቀዳሚ ተጠቂ እንደሚሆኑ ይነገራል። በኢትዮጵያ ባለፉት ጥቂት አሥርት ዓመታት ከሴቶች ጋር የተያያዙ ችግሮችን ለመቅረፍ የተወሰዱ የተለያዩ እርምጃዎች ቢኖሩም፣ ችግሩ በከተማም ሆነ በገጠሩ የአገሪቱ ክፍሎች አሁንም ሥር የሰደደ ጉዳይ ሆኗል። ይህም ጎልቶ የሚታየው እንደ ምዕራብ ኦሞ ዞን ባሉ የገጠር አርብቶ አደር አካባቢዎች እንደሆነ የተለያዩ ጥናቶች ያመላክታሉ። የኃይለማሪያም እና ሮማን ፋውንዴሽን በ2013 ዓ.ም በምዕራብ ኦሞ ዞን ባደረገው ዳሰሳዊ ጥናት ሴቶች በኢኮኖሚ እንቅስቃሴዎች እንዳይሳተፉ ከሚያደርጋቸው ተግዳሮቶች መካከል በአከባቢው ያለው ጎጂ ልማዳዊ ድርጊት ዋንኛው ሲሆን በተለይም ማህበረሰቡ ሴቶች ላይ ከፍተኛ የሆነ የስራ ጫና የሚያሳድርባቸው እና ሴቶች ገቢ ማስገኛ ተግባራት ላይ በመሳተፍ የሀብት ባለቤት እንዳይሆኑ ተጽኖ የሚፈጥርባቸው እንደሆነ ማረጋገጥ ተችሏል፡፡ ፋውንዴሽኑ የችግሩን አንገብጋቢነት በመረዳት ከ2013 ዓ.ም ጀምሮ የማህበረሰቡን ግንዛቤ የሚያሳድጉ የአድቮከሲ ኮንፍራንሶችን በማዘጋጀትና የሴት አርብቶ አደሮችን የመነሻ ካፒታል ችግር ሊቀርፉ የሚችሉ ተግባራትን ሲፈጽም ቆይቷል። በዚህ መሰረት ፋውንዴሽኑ ከምዕራብ ኦሞ ዞን አስተዳደር ጋር በመተባበር ዝቅተኛ የገቢ ደረጃ ላይ ለሚገኙ ሴት አርብቶ አደሮች ኢኮኖሚያዊ አቅማቸውን የሚያጎለብቱ ፕሮጀክቶችን በመቅረጽ ወደ ተግባር ገብቷል። በዚህም በባለፈው ዓመት በዞኑ ከሚገኙ መኢኒት ሻሻና መኢኒት ጎልድያ ወረዳዎችን ጨምሮ ከአንድ የከተማ አስተዳደር እና አራት ቀበሌዎች ለተውጣጡ 62 ሴቶችና ወጣቶች የስራ ፈጠራና የንግድ ክህሎት ስልጠናዎችን በመስጠት በማህበር እንዲደራጁ ተደርጓል። በዚህ ኢኮኖሚያዊያዊ አቅም ማጎልበት ፕሮጀክቶች 62 ተጠቃሚ አርብቶ አደሮች በ7 ማህበራት የታቀፉ ሲሆን ፋውንዴሽኑ 372,000 ብር የመነሻ ገንዘብ በመመደብ በኦሞ ማይክሮ ፋይናንስ አማካኝነት ተጠቃሚ እንዲሆን አድርጓል። የምዕራብ ኦሞ ዞን እና የመኢኒት ሻሻና መኢኒት ጎልድያ ወረዳዎች የመንግስት መዋቅር ማህበራቱን ከማደራጀት ጀምሮ የማህበራቱን የስራ እንቅሰቃሴ በመከታተል ረገድ ከፋውንዴሽኑ ጋር በቅንጀት በመስራት ላይ ይገኛል። በመኢኒት ሻሻ ወረዳ የሴቶች ንቅናቄ ተሳትፎና ማስፋፊያ ቡድን መሪ የሆኑት ወ/ሮ ክብነሽ ለገሰ በሰጡን አስተያየት “ሴት አርብቶ አደሮች ኋላ ቀር በሆኑ አመለካከቶችና የኢኮኖሚ አቅም በማጣታቸው ሕይወታቸው ላይ ተጽንዎ በሚያሳድሩ ጉዳዮች ላይ ውሳኔ መስጠት እንደማይችሉና ጾታ ላይ ለተመሰረቱ ጥቃቶች ሰለባ ይሆናሉ፤” ሲሉ ይናገራሉ። ለችግሩ መፍትሄ ሲሉ በሰጡት አስተያየት ሴቶችን ጨምሮ ወንድ አርብቶ አደሮችን ላይ ያተኮሩ የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረኮችን መፍጠርና ሴት አርብቶ አደሮች ኢኮኖሚያዊ አቅማቸው እንዲጎለብት የሚያደርጉ የተለያዩ ተግባራትን ማመቻቸት የውሳኔ ሰጭነት አቅማቸውን ከማሳደግ ባሻገር ለጥቃት የሚጋለጡበትን ሁኔታ ይቀንሳል በማለት ሃሳባቸውን ያጋሩን ሲሆን የኃይለማሪያምና ሮማን ፋውንዴሽን የችግሩን ጥልቀትና አንገብጋቢነት በመረዳት እያደረገ የሚገኘውን አስተዋጽዎ በማድነቅ በቅንጅት እየሰሩ እንደሚገኙም ገልጸዋል። ፋውንዴሽኑ ባመቻቸው ፈንድ በማህበር ተደራጅተው ገቢ ማስገኛ ዘርፍ ከሚንቀሳቀሱ ሴት አርብቶ አደሮች መካከል በጀሙ ከተማ ነዋሪ የሆነችው ወ/ሮ አስካለች መለሰ አንዷ ስትሆን እርሷን ጨምሮ ስምንት አባላትን በያዘው ማህበር በበግ ማድለብ የንግድ ዘርፍ ተሰማርታ ትገኛለች። ባለትዳርና የሦስት ልጆች እናት የሆነችው ወ/ሮ አስካለች በዚህ ማህበር ተደራጅታ ከስምንት ወራት በፊት ስራ ከመጀመሩዋ አስቀድሞ ምንም ዓይነት የገቢ ምንጭ የሌላት እና በባለቤትዋ ገቢ ብቻ የምትተዳደር እንደነበረች ትናገራለች። በአሁኑ ሰዓት በምታገኘው ገቢ ልጆቿን ከማስተማር ባሻገር የቁጠባ ባህል በማዳበር በየጊዜው ተቀማጭ እንደምታደርግ እና በቀጣይ ታህሳስ ወር ለገበያ የሚቀርቡ በጎችን ማህበሩ ያሰናዳ መሆኑንና በሚገኘው ትርፍ ተጨማሪ በጎችን ለመግዛት እቅድ እንዳላቸው በመናገር የኃይለማሪያምና ሮማን ፋውንዴሽን ላደረገላቸው አስተዋጽዎ በማህበሩ ስም ምስጋና አቅርባለች። ሌላኛው የኢኮኖሚ አቅም ማጎልበት ፕሮጀክት ተጠቃሚ አቶ የማታወርቅ ታደለ በመኢኒት ሻሻ ወረዳ ነዋሪ ሲሆን በአሁኑ ሰዓት ከመሰል ስራ አጥ ጓደኞቹ ጋር ማህበር መስርተው ፋውንዴሽኑ ባመቻቸው የገንዘብ ድጋፍ በወጣት ማዕከል የመዝናኛ እና ሻይ ቡና አገልግሎት ላይ ተሰማርቶ ይገኛል። ወጣት የማታወርቅ እና የስራ ባልደረቦቹ በዚህ የገቢ ማስገኛ ተግባር ላይ ከመሰማራታቸው በፊት ምንም ዓይነት ስራ ያልነበራቸውና አልባሌ ቦታ የሚያሳልፉ እንደነበር የኋላ ታሪኩን ያጫወተን ሲሆን በአሁኑ ሰዓት የኃይለማሪያምና ሮማን ፋውንዴሽን ባበረከተላቸው የ72,000 ብር ድጋፍ የዲ.ኤስ.ቲቪን ጨምሮ በካፍቴሪያ አገልግሎት ገቢ ማግኘት መጀመራቸውን ይናገራል። ከዚህ ጎን ለጎን የፋውንዴሽኑን ልገሳ መነሻ በማድረግ የከተማ አስተዳደሩ የወጣት ስብዕና መገንቢያ ማዕከሉን ያለምንም ክፍያ እንዲጠቀሙ ማመቻቸቱን ወጣት የማታወርቅ ጠቁመዋል።
መዝሙር፡ ንእግዚአብሔር አገልግልዎ ስሙ ጸውዑ ተግባራቱ ነሕዛብ ንገርዎም ንስሙ ክብሪ ሃቡ። ንጽድቂ ተገዝኡ መዝገብኩም ነቐዝ አብ ዘየንቅዞ ሠራቒ አብ ዘይረኽቦ አብ ሰማይ ዕቖርዎ፥ ስንድዋት ኩኑ አብቲ ክርስቶስ ዘለዎ ንበሩ፥ ናይ ላዕሊ ሕሰቡ አብኡ መዝገብ ተዓቚርልና አሎ እሞ ንብጻይና ነፍቅር ርእስና ነትሕት ሰንበት ነኽብር” እናበለ ሕይወትና ምስ አምላኽን ሰብን ክህልዎን ክሕዞን ዝግብኦ መገዲ የዘኻኽረና። ጉዳይ ሰማይ ተነቃፊ ብቐሊል ዘይመልክዑ ክነልብሶ ስለ እንኽእል ዓቢ ምስትውዓል ከም ዘድልየና የዘኻኽረና። ንአምላኽ ክነገልግል፥ ሰበኽቲ ወንጌል ክንከውን፥ አብ ሕይወትና ቅድስና ለቢስና ክነብር፥ ካብ ኩሉ ዝጓነፈና ፈተና በርቲዕና እምነትና ክነጽንዕ፥ ኵሉ ጊዜ ዕጡቓትን ስንድዋትን ኮና ሕይወትና ክንመርሕ፥ መወዳእታና ምስ አምላኽ ምንባር ምዃና ክነስተውዕል፥ ንብጻይና ከም ርእስና እናፍቀርና ክነብር፥ ብዕለተ ሰንበት አብ መአዲ ክርስቶስ ተሳተፍቲ ክንከውን ከም ዘሎና ዘዘኻክር ፍሉይ መዝሙር ኢና ዘሚርና። አብ ጊዜ ጾም ፵ ፍሉይ ጸሎት አስተንትኖ ተጋድሎ ክንገብር ቤተ ክርስትያን ተዘኻኽረና። ጾም ፵ “ቅድስት” እውን ይብሃል እዩ። እንጅምሮ ዘሎና እዋን ናይ ንስሓን ዕርቅን ሕድገት ኃጢአትን እዩ፥ አብ አምላኽ ተመሊስና ፍቕሩን ጸግኡን ክነስተማቕር አብ መንጎና ንዘሎ ጸገም ምእንቲ አምላኽ ኢልና ክንሓድግ ከምኡ መገዲ አምላኽ ክንሕዝ ዝሕግዘና ቅዱስ እዋን እዩ። ጾምና ፍረ ክህልዎ ናይ ብሓቂ አብ ናይ ብሕታዊ ሕይወትና አቲና ነቲ ካብ አምላኽን ጸግኡን ፈልዩና ዘሎ አለሊና አብ ጻህያይ ኃጢአትና ክንአቱ እሞ ጸጸት ኃጢአትና ገርና እሙናት ደቂ ክርስቶስ ክንከውን ዝዕድምና ፍሉይ ናይ ጸጋን ምሕረትን ጊዜ እዩ እሞ ክንዕወት ንጽዋዕ አሎና። አብ ጾም ጊዜ ፍሉይ ጊዜ ወሲድና ምስ አምላኽ ክንዛረብ ልዕሊ ኹሉ ካባና ዝደልዮ ክነግረና ክንሰምዖ ቃሉ ክንሰምዕ ከምኡ አብ ሕይወትና ክንገብሮ ዝግብአና መንፈሳዊ ለውጢ ርኢና ክንርኢ እሞ አብ ፍጹም ተሓድሶ ክንአቱ፥ ነፍስወከፍና አብ ሕልናና አቲና ነቲ ካብ አምላኽን ሰብን ዘርሕቐና ሕማቕ ጠባይ አሊና ክንክእል እሞ አብ ፍጹም ሰላምን ርግአት ክንአቱ ሽዑ ምስ ዝተንሥአ ክርስቶስ ክንትንሥእ ዝሕግዘና ናይ ዓወት እዋን ኢና ሒዝና ዘሎና። ሓደ መዓልቲ ሓንቲ ገመል ምስ ገልገል ወዳ (ሕወር/ማፍሩድ) የዕልሉ ኔሮም። እቲ ማፍሩድ አብ አዲኡ ቅርብ ኢሉ አደ ስለምንታይ እዩ እግርና ጸፊሕን አብ ሰለስተ ዝተመቕለን እናበለ ሓተታ። አደ አብ ምድረ በዳ ክንጉዓዝ ከሎና ብሑጻ ከይንሽከልን ከይንደክምን እናበለት መለሰትሉ። ቀጺሉ ስለምንታይ እዩኸ ዓይንና ዓብይን ከቢድን ቅርንብ ዘልኦ እናበለ ሓተታ ነዲኡ። አብ ምድረበዳ ክንጉዓዝ ከሎና ንዓይንና ካብ ብንፋስ ዝመጽእ ሓመድ ክከላኸለልና እናበለት አደ መለሰት። ቀጺሉ እቲ ማፍሩድ አደ ስለምንታይ ኢና እዚ ዓቢ ምንጉዳ አብ ሕቖና ተሰኪምና እንጉዓዝ እናበለ ሳልሳይ ጊዜ ሓተታ። አደ ሕቶ በዚሕዋ ሕርቕ ብዝበለ ድምጺ አብ አጻምእን ነውሕ ምድረበዳ ክንስንጥቕ ከሎና ስብሒ ይዓቑረልና በዚ ኸአ ማይ ከይሰተና ንነውሕ ጉዕዞ ክንጉዓዝ ንኽእል እናበለት መለሰትሉ። ጽቡቕ ኩሉ ተረዲኡኒ አደ እንተ ኾነ ጸፍሕን ዓብይን ከብዲ እግሪ አብ ሑጻ ከይንደክምን ከይንሽከልን ዝሕግዝ ከሎና፥ ነውሕ ቅርንብ ንዓይኒ ካብ ሑጻ ዝከላኸለልና ከሎና፥ ዓቢ ምንጉዳ መአከቢ ማይ ከይንጸምእን ከይንጠምን ከሎና አደ እንታይ እዩ አብዚ ማኅደር እንስሳ (Z00) አብ ከተማ ክንከውን ዝግድደና አብቲ ቀንዲ ተፈጥሮና ዘይንኸይድ እናበለ ነዲኡ ሓተታ ይብሃል። እዚ ዋዛ ምስ ቍምነገር ዝሓዘ ጽውጽዋይ እዩ እንተኾነ ትምህርትን ምልክትን ዝሓዘ እዩ። ሰብ አብዘይ ናቱ ክነብር ምስ ፈተነ እሞ ክርኢ ምስ ከአለ ከቕርቦ ዘልኦ ሕቶ እዩ። አብዚ እንታይ እገብር አሎኹ አምላኽ አብ ከምዚ ዝበለ ሕይወት ክነብር አይፈጠረንን ኢሉ ርእሱን ዝነብሮ ዘልኦ ሕይወት ርእዩ ክርኢ አለዎ። ናይ ዘመና ሕይወት ዳርጋ ከም ሓደ አብ ማኅደር እንስሳ ዘሎና እዩ። ከም አግማል አብ ገለ እዋን መን ምዃና ክንፈልጥን ክነለልን አብ በረኻ ምኻድ የድልየና። ዘመነ ጾም ከምዚ ዝዓይነቱ ሕይወት ክንምከር ይሕግዘና። ነዘን አርብዓ መዓልታት አብ በረኻ ልብና አቲና ምስ አምላኽ ክንራኸብ እሞ ሓዲስ ሕይወትን አብቲ ቀንዲ አምላኽ ዝደልዮ ሕይወት ክንምለስ ብዝብል መንፈስ ንጀምሮ። ሎሚ ዝተነበልና ወንጌል ማርቆስ ኩሉ ብአምላኽ ዝተሓርየ ህዝቢ ቅድሚ ነቲ ዝውሃቦ ተልእኮ ምጅማሩ ክኸዶ ዝግብኦ ናይ ምንጻሕ እዋን ከምዘሎ ይነግረና። ምሩጽ ህዝቢ እስራኤል አብ በረኻ ሲናይ ቅድሚ አብ ምድሪ ተስፋ ምእታዎም ነርብዓ ዓመት አብኡ ፈተነታትን መከራን አሕሊፎም፡ ሙሴ አብ ደብረ ሲና አርባዕ መዓልትን ለይትን ቅድሚ ዓሰርተ ትእዛዛት ምቕባሉ ገሩ። ኩሎም ዓበይቲ ነብያት ቅድሚ ቃል አምላኽ ምስባኾም ናይ ምንጻሕ ስርዓት ከም ዝፈጸሙ ንርኢ። ኢየሱስ ስብከቱ ቅድሚ ምጅማሩ ብሰይጣን ምእንቲ ክፍተን አርብዓ መዓልትን ለይትን አብ በረኻ አሕሊፉ። ማቴዎስን ሉቃስን ነዚ ፈተና ኢየሱስ አብ ሰለስተ ደረጃ ገሮም አብ ሰለስቲኡ ብዓወት ኢየሱስ ከም ዝተዛዘመ ገሮም ይገልጽዎ።አብ በረኻ ኢየሱስ ትርጉም ዘለዎ ርክብ ምስ መንፈስ ቅዱስን ሰይጣንን፥ እንስሳ በረኻን መላእኽትን ገሩ። አብ ምድረ በዳ ድምጺ ክስምዖን ክኽተሎ ዘለዎ ድምጺ አምላኽ ሰሚዑ፥ ከምኡ ናይ ሰይጣን ድምጺ ከም ፈተናን ሰሚዑ። አብ ሕይወትና እንተ ርአና ንጋሆ ተንሲና ምሽተ ክሳብ እንድቅስ ክንደይ ዓይነት ድምጺ ንሰምዕ? ማእለያ ዘይብሉ አብ ጋዘጣታት፥ አብ ረድዮን ተለቭዥን፥ ደምጺ ናይ እቶም ምሳና ዝነብሩን ዝሰርሑን፥ ክንርስዖ ዘይብልና ድምጺ ዘይብሉ አብ ውሽጥና እንሰምዖ ድምጽውን ንሰምዕ። አብ ምድረ በዳ ሕይወትና ዝሰማዕናዮ ድምጽታት አብኡ ንሓድጎ እሞ ድምጺ አምላኽን ሰይጣንን ፈላሊና ንሰምዕ ሽዑ ነቲ ዓወትን ሰላምን ዝህብ ድምጺ ክንሰምዕ ይግብአና። ምድረበዳ ንርእስና ክንፈልጥ ጽቡቕ ዕድል ዝፈጥረልና ሕሩይ ቦታ እዩ፥ አብኡ ብርታዐናን ኃይልናን ድኻምናን፥ መለኮታዊ መጸዋዕታናን ክነለሊ ንኽእለሉ በዳሂ ቦታ እዩ። ኢየሱስ አብ ምድረ በዳ ምስ እንስሳ በረኻን ሰይጣንን ተራኺቡ። ማርቆስ ወንጌላዊ እዚ እንነብረሉ ዓለም ናይ ፈተና ቦታ ግን ብዓወት ክንወጽኦ ዘሎና ከም ዝኾነ ብአምሳል ገሩ የቕርበልና። ኩሉ ዝንገር ናይ አጋጣሚ ነገር አይኮነን ብምንፈስ ቅዱስ ዝተመርሐ እዩ። አብ ምድረ በዳ ዘፍርሕን ዘሐጉስን ነገራት ብሓባር ይርከቡ። ዘፍርሑ እንስሳታት በረኻን ዝድነቑ ናይ ተፈጥሮ መልክዕን ይርከቡ። መላእኽትን ሰይጣውንትን ይርከቡ። እዚ ናይ ምድረ በዳ ተመክሮ ንኢየሱስ ንሰማይዊ ተልእኮኡ ክጅምር አፍደገ ኸፊትሉ። ኢየሱስ ተልእኮኡ አብ ገሊላ እዩ ጀሚርዎ፥ ንማርቆስ ወንጌላዊ እዚ እቲ ዝተፈትወ ከባቢ እዩ። አብ ገሊላ ኢየሱስ ብዙሕ ዓወት ዝመልኦ ተልእኮ ፈጺሙ ገለ ኻብቲ ዝገበሮን ክንጠቕስ እንተ ኾና፡ ዝልአኽዎ 12 ሓዋርያት መሪጹ፥ ድሕሪ ትንሣኤኡ ንሓዋርያቱ አብዚ ቦታ ረኺብዎም፥ ዮውሓንስ መጥምቅ ናይ ምስንዳው ግዚኡ ከምኡ አብዚ አከባቢ ተቐቲሉ ስለዚ እዚ ቦታ ንማርቆስ ንኹሉ ናይ ኢየሱስ ተልእኮ ማእከል ገሩ ስለ ዘቕርቦ ፍሉይ አትክሮ ክንህቦ ይሕግዘና። አብ ምድረ በዳ ሰባት አብ ርእሶም አትዮም ሓዲስ ሕይወት ክመርሑ ከም ዝክእሉ ንርኢ። ብርግጽ አብ በረኻ አብ ጽምዋ ኮንካ ብዙሕ ክትገብር ይክአል፥ ንእትኸዶ መገዲ አነጺርካ ክትርኢ ይሕግዘካ ከምኡ አብ በይንኻ ኮንካ ብፈተና ክትሓልፍ ከሎኻ እቲ ውጽኢት ዘዕግብ እዩ። ሎሚ አብ በርኻ ልብና አቲና መገዲ አምላኽ ክንሕዝ ንዕደም አሎና። ጉዕዞና ምስ ኢየሱስ ንጀምሮ። ንሱ ናይ በረኻ ጉዕዞኡ ፈጺሙ ንአና ኽሕግዝ ኢሉ ምሳና ይጉዓዝ አሎ። ካባና ዝደልዮ ነቲ ንሱ ዝብሎን ዝደልዮን ጽን ኢልና ክንክእል እሞ ጉዕዞ ንስሓን ዕርቅን ቅድስናን ክንጅምር። ጊዜ ጾም ኻብቲ ሓደ ፍሉይ ዝገብሮ ንድምጺ አምላኽ ጽን ኢልካ ምኽአል እዩ። መንፈስ አምላኽ አብ በረኻ ጸሎትን ተጋድሎን ክወስደና አብቲ አብዚ ዓለም ዘድልየና ነገራት ክወስደና ይደሊ አሎ። ሎሚ ንሰይጣን ክንስዕሮ፥ ንመገዱን መንፈሱን ክንሓድግ እሞ መንፈስ አምላኽ ክንለብስ እዩ ዝድለ ዘሎ። አብ ሕይወት ነፍሲ ወከፍና ከም አርዊት በረኻ አብ ውሽጥና አሎና። አብ ገለ ጊዜ ብግዳማዊ አፍልጦ ርእስና ነቶም አብ ውሽጥና ዘለዉ አራዊት በረኻ አይነለልዮምን እሞ ሽዑ ናይ ሓሶት፥ ናይ ትዕቢት ናይ ጃህራ ድምጺ ንሰምዕ፥ ነቲ ምሳና አባና ዘሎ መልአኽ አይነለለይን ሽዑ አብ ጽልኢ ርእስናን አብ ግዝአት ሰይጣን ንወድቕ። አብ ጽምዋ ምድረ በዳ ርእስና ምስ እንአቱ ግን ንርእስና ክንርኢ ክነለሊ ንኽእል እሞ ንመጀመርያ ጊዜ ሰላም ቅሳነት ክነስተማቕር ንጅምር። ጊዜ ጾም እምብአር ናይ ምድረበዳ ተመክሮ እንለማመደሉ ቅዱስ እዋን እዩ። ምናልባት ሎሚ ንምድረበዳ ክነቋርጽ አግማል ክንገዝእ ዓቕሚ የብልናን እንተ ኾነ አብዚ ብዝተፈላለየ ጭንቀት መሊእዎ ዘሎ ሕይወትና ናይ በይንና ምድረበድ ክንፈጥር ንኽእል ኢና። መዓልቲ መዓልቲ ንአምላኽ ዝኸውን ቦታን ጊዜን ክንፈሊ ንኽእል፥ ንአምላኽ እንሰምዓሉ ጊዜ ክንፈሊ፥ አብ ቅድሚ አምላኽ ከመይ ዝበልኩ ሰብ ምዃነይ ከለሊ ጊዜ ክፈሊ፥ ከምቲ ኢየሱስ ዝበሎ ንአምላኽ አብ ኩሉ ሕራይ እሺ ክብሎ ንሰይጣን ከአ እምቢ ክብሎ ጊዜ ክፈሊ የድልየኒ። አብ መንፈሳዊ ጉዕዞ ባህጊ ጥራይ እኹል አይኮነን፥ ተሪር ውሳኔ ክንወስድ እሞ አብ ሕይወትና ምስቲ ካብ አምላኽ ዝፈልየና ነገራት ውግእ ክንእውጅ ክንረባረብ ሽዑ ናይ ዓወት መዝሙር እናዘመርና ክንወጽእ እዩ እቲ ዝድለ ዘሎ። ካብ ጥልላት ካብ ገለ ነገራት ተኸልኪልና ግን ንአምላኽ አብ ልብና ቦታ እንተ ዘይሂብናዮ ጾምና ፈሪሳውነት ዝለበሰ ስለ ዝኸውን ፍሪኡ ውሑድ እዩ። ንሓቀኛ ጾም ክንአቱ እዩ እቲ ድላይ አምላኽና። መንፈስ አምላኽ ካብቲ ዘሎናዮ ዓዘቕቲ አውጺኡ አብ መአዲ ነጻነትን ሓጎስን ዝመልኦ ሕይወት ክንአቱ ዕድል ይህበና አሎ። ጾም እምብአር ንመንፈስ አምላኽ ጽን ክንብል እሞ ክንምለስ ዕድል ዝኸፍተልና ቅዱስ እዋን እዩ። ሓወይ ሓፍተይ ንመንፈስ አምላኽ መልሲ ክትህብ ስንድው ዘሎኻ ዘሎኺ እናበልና መልሲ ነቲ ዓዳሚ አምላኽ ክንህብ ስንድዋት ንኹን። እዋናት ጾም እዋናት ንስሓ እዮም። ንኃጢአትና ክንእመን እሞ ብእከየ ወበዓቢ እከየ እናበልና ልብና እናወቓዕና ንስሓ ክንአቱ። አብ መአዲ ንስሓ ክአቱ ፍቓደኛ ዝኾነ ሰብ ዕዉት እዩ። ሎሚ ንሰብ ጸጊምዎ ዘሎ ንኽፍአቱ ክርኢ ዘይምኽአሉ እዩ። አብ ናይ ሓሶት ዓለም እናነበረ ንሕይወቱ ዘይመልክዑ አልቢሱ ምሩኽ ሰይጣን ኮይኑ ድነ ጸልማት ከዲንዎ እንከሎ አብ ብርሃን አሎኹ እናበለ ዝነብር ኮይኑ አሎ። ነዚ ሓሳዊ ሕይወት ክንስዕር ሎሚ ንስሓ አቲና ብኽፍአትና ተአሚና ምስ መድሕና ዕርቂ ክንፍጽም ንሕተት አሎና። ጾምና ከምቲ አምላኽ ዝደልዮ ክኸውን እምብአር ነቲ ልሙድ ስርዓት ክንፍጽም አሎና። ጾም ጸሎት፥ ምጽዋት ክነዘውትር ፍቓደኛታት ንኹን። “ክትጾሙ ከሎኹም ንስለ ስርዓት አይትግበርዎ” ይብለና መድኅና። አብ ውሽጥና አቲና ዘተ ምስ ሰማያዊ አቦና ንእቶ። አፍደገታት ሕልናና ንሰይጣንን ተልእኮኡን ዓጺና ምስ አምላኽ ጥራሕ ንራኸብ። እምብአር ሎሚ ሱባኤ ንጅምር አሎና አብ መወዳእታ ነቲ ዝድለ ፍረ ክንጭብጥ ብሓቀኛ መንፈስ ንጀምሮ። ኢየሱስ ካብ በረኻ ክምለስ እንከሎ “መንግስቲ አምላኽ ቀሪባ እያ እሞ ተነስሑን ብወንጌል እመኑን” ከም ዝበለ ነንፍስ ወከፍና ነዘን ቃላት ይደግመልና አሎ። ንሓቀኛ መገዲ ክንሕዝ እሞ ሕይወትና ክንሕድስ ንዕደም አሎና። ምስ ኩሉ ግዕዙይ ሕይወተይ አብ ቅድመኻ ቀሪበ አሎኹ ተቐበለኒ እናበልና ነዚ ቅዱስ ጉዕዞ ጾም አርብዓ ንጀምሮ። መሓርን ፈቃርን አምላኽ ብርሃን ጸግኡ ሂቡ አብኡ እንምለሰሉ ጸጋ ይዓድለና።
አባቶቻችን በ1980ዎቹ መጀመሪያ በገፍ ወደ እስራኤል ሲመጡ ገነት የገቡ መስሏቸው ነበር፡፡ እስራኤል ውስጥ ያገኙት ነገር ቢኖር ግን ጥላቻ ብቻ ነው። በቆዳዬ ቀለም የተነሳ ማንም እየመጣ ልክ እንደ በረሮ በመቁጠር ሳያመናጭቀኝና ሳያንገላታኝ ያለፈበት አንድ ቀን እንኳ የለም”አዲሱ ሞሀል፡- በአንድ ሱፐር ማርኬት ውስጥ የሚሠራ ቤተእስራኤላዊ የአርባ አመት ጐልማሳ፡፡ በመላው አለም ተበትነው በስደት ይኖሩ የነበሩ አይሁዶች፣ እድሜ ዘመናቸውን ሁሉ ሲያልሙትና ሲጠባበቁት የነበረውን ተስፋቸውን ለማሳካት ከአስራ ስምንተኛው ክፍለ ዘመን አጋማሽ ጀምሮ ወደ እስራኤል በመጉረፍ አሊያሃቸውን ማሳካት ችለዋል፡፡ ከ1904 ዓ.ም እስከ 1939 ዓ.ም ባሉት አመታት ውስጥ ግን በገፍ ወደ እስራኤል መግባት በመቻላቸው በርካታ የመኖሪያ ሠፈሮችን መገንባት ቻሉ፡፡ የ1984 ዓ.ም የግንቦት ወር ደግሞ ከስጦታዎች ሁሉ እጅግ የላቀውን ስጦታ ይዞላቸው ከተፍ አለ፡፡ የእስራኤላውያን ይሁዲዎች የሁለት ሺ አመታት ህልም በ1948 ዓ.ም የግንቦት ወር ላይ የመጨረሻ መልሱን አግኝቶ ተፈታ፡፡ ግንቦት 14 ቀን 1948 ዓ.ም እስራኤላዊ አይሁዶች በተስፋዋና በቃል ኪዳኗ መሬት ላይ ነፃና ሉአላዊት የሆነች ሀገራቸውን እስራኤልን ለመመስረት በቁ፡፡ እናም እንደ ባህላቸውና እንደወጋቸው እርስ በርስ ክንድ ለክንድ ተያይዘው፣ የሀገራቸውን የእስራኤልን የሆራ ጭፈራ እየጨፈሩ “እሰየው በመጨረሻም ሆነልን! አሜን እንኳን ተሳካልን!” እያሉ እልል አሉ፡፡ “ሺመላ ሺመላ፣ “ሀገራችን እየሩሻሌይም ደህና?” “ሺመላ ሺመላ” “ሀገራችን እየሩሻሌይም ደህና?” እነዚህ ቃላት መዝሙር ናቸው፡፡ እነዚህ ቃላት ተስፋ ናቸው፡፡ እነዚህ ቃላት ምኞት ናቸው፡፡ እነሆ እነዚህ ቃላት ከፍ ያለ ጉጉት ናቸው፡፡ ኢትዮጵያውያን አይሁዶች ወይም ቤተእስራኤሎች (ፈላሻ በሚለው ስያሜ በይበልጥ ይታወቃሉ) እነዚህን ቃላት እየዘመሩ፣ በእነዚህ ቃላት ወደ ተስፋዋና ቅድስቲቱ ሀገራቸው ወደ እስራኤል ለመግባት ያላቸውን ተስፋ፣ ምኞትና የዘመናት ጉጉት እየገለፁ ኖረዋል፡፡ ከአስራ ሁለቱ የእስራኤል ነገዶች የአንደኛው ነገድ ትውልዶችና የአይሁድ ሃይማኖታቸውን ለዘመናት ጠብቀው ያቆዩ ይሁዲዎች እንደሆኑ ከምንም ነገር በላይ ጠንቅቀው ቢያውቁም፣ እንደ አውሮፓና የመካከለኛው ምስራቅ ይሁዲዎች ወደ እስራኤል የሚያደርጉት አሊያህ መቼ እንደሚፈፀም የሚያውቁት ነገር ጨርሶ አልነበረም። ከቀኑ መርዘምና ማጠር በስተቀር ወደ እስራኤል የመመለሳቸው ነገር መቼም ቢሆን የማይቀር መሆኑን፣ ይልቁንም ጊዜው ከመቼውም በበለጠ መቃረቡን የተረዱት ግን በ1975 ዓ.ም የእስራኤል የሀይማኖት አባቶች ጉባኤ አይሁድነታቸውን በመቀበል በአፋጣኝ ወደ እስራኤል እንዲገቡ ፈቃዱን ከሰጠ በኋላ ነበር፡፡ በዚያን ጊዜ በምስራቅ አውሮፓ እንደተደረገው፣ የኢትዮጵያ ቤተእስራኤሎችን በይፋና በገፍ ወደ እስራኤል ለማጓጓዝ በጊዜው በኢትዮጵያ ይካሄድ የነበረው የእርስበርስ ጦርነትና የመንግስቱም ክልከላ እንቅፋት ሆኖ ነበር፡፡ “እስራኤልን የሚጠብቅ አይተኛም፣አያንቀላፋም” ይህ ስለ እስራኤላውያን በቅዱስ መጽሐፍ ውስጥ የተፃፈ ነው፡፡ በእርግጥም እስራኤልን የሚጠብቁ አልተኙም፤ አላንቀላፉም ነበር፡፡ “ሙሴ፣ ሶሎሞንና፣ የእርግብ ክንፎች” የተባሉ ዘመቻዎችን በመንደፍ በሺዎች የሚቆጠሩትን ቤተእስራኤላውያን ይሁዲዎች ወደ ተስፋዋ ሀገር ወደ እስራኤል በማጓጓዝ የዘመናት ጉጉትና ህልማቸው እንዲፈታ ተደረገ፡፡ ቤተእስራኤላውያን ገና እግራቸው ምድሪቱን እንደረገጠ፣ በግንባራቸው ተደፍተው የተሳለሟትና የደስታ እንባቸውን ያነቡት፣ ከዘመናት ጉጉትና የተስፋ ጥበቃ በኋላ፣ አምላካቸው እንዲወርሷት ቃል ወደገባላቸው የተስፋዋ ምድር እስራኤል መግባት በመቻላቸው ብቻ አልነበረም፡፡ ቅድስቲቱ ሀገር የምታፈልቀውን ማርና ወተት ለመቋደስና የተደላደለ ህይወት ለመመስረት ለዘመናት ስለነበራቸው ህልምና ምኞት እውን መሆን ጭምር እንጂ፡፡ ቤተእስራኤላውያን በኢትዮጵያ ውስጥ ረጅም ዘመናትን የገፉት እንደተቀሩት የኢትዮጵያ ዜጐች በድህነት ነው፡፡ የተሰማሩበት ሙያም በማያወላዳው የአነስተኛ እደ ጥበብ ሥራ ላይ ነበር፡፡ የመኖሪያ አካባቢያቸውም በአብዛኛው በተለይ በጐንደር አካባቢ፣ ከዋና ከተማውና ከሌሎች የወረዳ ከተሞች የራቀ ስለነበር፣ ትምህርት በአብዛኛው እንደ ቅንጦት የሚቆጠር ነበር፡፡ እናም የመለስተኛና የከፍተኛ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን መከታተል የሚችሉት እጅግ ፈታኝና አስቸጋሪ የሆነ አካላዊ፣ ስነልቦናዊና ኢኮኖሚያዊ መስዋዕትነትን በመክፈል ነበር፡፡ አንድ ጉድጓድ ብቻ ያላት አይጥ የእድሜ ገመዷ በጣም አጭር መሆኑን እንኳን ድመቱ እርሷ ራሷም በደንብ ታውቀዋለች፡፡ የኢትዮጵያ ቤተእስራኤሎችም ኢትዮጵያ ውስጥ የነበራቸው ጉድጓድ አንድ ብቻ ነበር፡፡ እናም ከድመቱ ጥፍር ራሳቸውን ለመከላከል ዘራቸውንም ሆነ ሀይማኖታቸውን ያቆዩት ከሌሎቹ በሁለትና በሶስት እጅ የሚልቅ ትግል እየታገሉና መስዋዕትነትም እየከፈሉ ነበር፡፡ ወደ ሰዎች ልብ የሚያደርሠው ዋነኛው መንገድ የሚያልፈው በሆዳቸው በኩል ነው፡፡ ቤተእስራኤላውያን የተሻለ ህይወት የመኖር፣ ለእነሱም ሆነ ለልጆቻቸውና ለልጅ ልጆቻቸው የተሻለ የትምህርት፣ የጤና፣ የመኖሪያ፣ የትራንስፖርት፣ የስራ ወዘተ አገልግሎት ለማግኘት ልባቸው ለረጅም ዘመናት ተስፋ አድርጐ የኖረው የተስፋዋን ሀገራቸውን እስራኤልን ነበር፡፡ ቤተእስራኤላውያን በኢትዮጵያ ውስጥ እየተጠሙ እንዳሳለፉት አይነት ጊዜ ሳይሆን ጉሮሮአቸው በሀይለኛው የውሀ ጥም ከመያዙ በፊት የውሀውን ጉድጓድ የቀደመው አባታቸው አብርሀም እንዳደረገው በወጉ እንቆፍርባታለን ብለው ተስፋ አድርገው የኖሩት ይህቺኑ ሀገር እስራኤልን ብቻ ነበር፡፡ ይህ ሁሉ ግን የቤተእስራኤሎች የትናንት ታሪካቸው ነው፡፡ በኢትዮጵያ ውስጥ ቀርተው የነበሩትን ስድስት መቶ ቤተእራኤላውያንን ለማጓጓዝ የተዘጋጀው “የእርግብ ክንፎች” የተሠኘው ዘመቻ በድል እንደተጠናቀቀና ሁሉም የኢትዮጵያ ቤተእስራኤሎች ተጠቃለው ወደ ተስፋዋ ሀገራቸው እስራኤል እንደገቡ በይፋ የተበሰረው ባለፈው ጥቅምት ወር ነው፡፡ በሺዎች የሚቆጠሩ ቤተእስራኤላውያን ለመጀመሪያ ጊዜ ወደ እስራኤል ከተጓጓዙበት የ1958ቱ “ዘመቻ ሙሴ” ብንጀምር ቤተእስራኤላውያን ኢትዮጵያን ለቀው ለዘመናት ወደ ተመኟትና ተስፋቸውን ወደጣሉባት እስራኤል ገብተው መኖር ከጀመሩ እነሆ፣ ሀያ ሠባት አመታትን አስቆጥረዋል፡፡ ውሀ የራሱን ገደብ እየተከተለ የደረሠበትን መጠን አሻራውን ያስቀምጣል፡፡ ቤተእስራኤሎች ባለፉት ሀያ ሠባት አመታት የእስራኤል ውስጥ ኑሮአቸው የራሱን ገደብ እየተከተለ የደረሱበትን መጠንና ደረጃ አሻራውን ማስቀመጥ ችሏል፡፡ ለመሆኑ ቤተእስራኤሎች ላለፉት ሀያ ሠባት አመታት በእስራኤል ያሳለፉት ህይወትና የደረሱበት የኑሮ ደረጃ ምን ይመስላል? ለዘመናት ሲጠባበቁት በኖሩት ተስፋቸው ላይ በሚያዝያ ያካፋላቸው ካፊያ ግንቦት ላይ አበባውን አፍክቶላቸው ይሆን? ቀላል ነገር ግን መሠረታዊ ጥያቄ ይሄ ነው፡፡ እግራቸው የእስራኤልን መሬት ከረገጠበት ከ1985 ዓ.ም ጀምሮ ያሳለፉት ህይወትና የደረሱበት የኑሮ ደረጃ ሲመኙትና ተስፋ ሲያደርጉት ከነበረው ጋር ጨርሶ የማይመሳሠል፣ ይልቁንም የተስፋዋና የቃል ኪዳኗ ሀገራችን በሚሏት እስራኤል ይገጥመናል ብለው ጨርሶ ያልገመቱት ነው፡፡ ከኢትዮጵያ የገጠር አካባቢ ተወልደው፣ ከዘመናዊ ትምህርትና የአኗኗር ዘይቤ ተለይተው አድገው፣ ከባህላዊው የግብርና የእደ ጥበብ ሙያ በቀር ይህ ነው ተብሎ የሚነገር የሙያ ችሎታም ሆነ ክህሎት ሳይኖራቸው፣ ያለ አንዳች የስነልቦና ዝግጅት ዘመናዊና የተራቀቀ ከሆነው የእስራኤል የሰለጠነ ህይወት ጋር የተጋፈጡ ሠዎች፣ ሁሉም ነገር አልጋ ባልጋ ይሆንላቸዋል ተብሎ አይታሠብም፡፡ እናም ቤተእስራኤላውያኑ አዲሱ የእስራኤል ኑሮ አስቸግሯቸዋል ቢባል ፈፅሞ አያስደንቅም፡፡ ቤተእስራኤላውያኑ በእስራኤል ያጋጠማቸው ችግር ግን የየትኛውም ሀገር መጤ ይሁዲዎች ካጋጠሟቸው ችግሮችና ከእስራኤል ዘመናዊ የአኗኗር ዘይቤ ግጭት በላይ ነበር፡፡ ቤተእስራኤሎች በቅድስቲቷ ሀገራቸው ያጋጠማቸው ችግር፣ ቅድስና የጐደለው ብቻ ሳይሆን በእጅጉም ተስፋ አስቆራጭ ነበር፡፡ ባለፉት አመታት በእስራኤል ያጋጠሟቸው ችግሮች ከሀይማኖት እስከ ፖለቲካ፣ ከኢኮኖሚ እስከ ማህበራዊ ህይወትና ከደህንነት እስከ ዘር መድልዎና ማግለል ይደርሳል፡፡ በእለት ተዕለት የህይወት ትግልም ሆነ በፉክክር ጨዋታዎች ወቅት ወደ ግድግዳው የሚጠጉት ደካሞቹ ብቻ ናቸው፡፡ ከሁሉም የእስራኤል ማህበረሠቦች (ከየትኛውም ሀገር ከመጡት ይሁዲዎች) ግድግዳውን ተደግፈው የቆሙት ቤተእስራኤሎች ብቻ ናቸው፡፡ ሀያ ሠባት አመት ለማንም ቢሆን ረጅም እድሜ ነው። ይሁን እንጂ ከዚህ ሁሉ አመታት የእስራኤል ኑሮ በኋላም ከእግር እስከ ራሳቸው ተብትቦ ከያዛቸው ፈርጀ ብዙ ችግሮች መውጫ ቀዳዳ ለማግኘት በሞትና ሽረት ትግል ዛሬም ድረስ ተወጥረው የሚገኙ ቢኖሩ ቤተእስራኤሎች ብቻ ናቸው፡፡ ከጠቅላላው የእስራኤል ማህበረሠብ በኢኮኖሚ፣ በፖለቲካ፣ በማህበራዊ ኑሮና በሌሎችም ዘርፎች ብቻቸውን ተነጥለው ወደ ኋላ የቀሩ፣ በእስራኤል መንግስትም ሆነ ህዝብ ዘንድ የአርባ ቀን እድላቸውን ብቻ እያማረሩ እንዲኖሩ ተፈርዶባቸው የተረሱት እነርሱ ቤተእስራኤሎች ብቻ ናቸው፡፡ ላለፉት በርካታ አመታት የደረሠባቸውን ችግሮች ለመቋቋም የእስራኤል መንግስት ካዘጋጀው ሙዚቃ ጋር ውዝዋዜያቸውን ለማዋሀድ የተቻላቸውን ያህል ታግለዋል፡፡ ምንም እንኳ ችግሮቻቸው ቢበረቱና መፍትሄ የሚሠጣቸው አካል ማግኘት ባይችሉም፣ በእስራኤል መንግስት ላይ ያላቸውን እምነት ሳይቀንሱ በተስፋ ደጅ እየጠኑ ተማጽነዋል፡፡ ተስፈኛና አማኝ ግን ድምጿን እንደተነጠቀችና በወጥመድ እንደተያዘች ወፍ ማለት ነው፡፡ አይጮህ ነገር ድምጽ የለው፣ አይበር ነገር በወጥመድ ተይዞ! የማታ ማታ ታዲያ ቤተእስራኤላውያን በላያቸው ላይ በተቆለሉት ፈርጀ ብዙ ችግሮች የተነሳ፣ በኑሮ ደረጃቸው ራሳቸውን ያገኙት ከጠቅላላው የእስራኤል ማህበረሠብ የመጨረሻው ዝቅተኛ ደረጃ ላይ ነው፡፡ በእንቅርት ላይ ጆሮ ደግፍ እንዲሉ የቤተእስራኤላውያንን መጠነ ሠፊ ችግሮች ይበልጥ ያባባሠውና አለመጠን እንዲወሳሠብ ያደረገው የዘርና የቀለም መድልኦ ሰለባ መሆናቸው ነው፡፡ እጣ ፈንታ ፍቅሯና ወዳጅነቷ ከአመፀኛ ጋር ነው፡፡ መብታቸውን፣ ነፃነታቸውን፣ክብራቸውንና የእነሱ የሆነውን ለማግኘት ጩኸታቸውን የሚጮኹና በአመፃ የሚነሱትን እጣ ፈንታም ታግዛቸዋለች ይባላል፡፡ ነገሩ ኢትዮጵያውያን ደፋርና ጭስ መውጫ አያጣም እንደሚሉት ነው፡፡ ቤተእስራኤሎች ግን መብታቸውን፣ክብራቸውንና ለእነሱ የተገባውን ለማግኘት ቀድመው አልጮሁም፣በአመፃም አልተነሱም ነበር፡፡ ይልቁንስ የእስራኤልን መንግስት ወደውና አክብረው፣ ቸርነቱንና ልግስናውን እንዲያሳያቸው በላቀ ትዕግስት ሁሌም ደካሞቹ ከሚገኙበት ግድግዳ ስር ተኮልኩለው ጠብቀውታል፡፡ የእስራኤል መንግስት ምላሽ ግን የግማሽ ልብና የሻማውን ዋጋ እንኳ የማይመልስ ተራ ጨዋታ አይነት ነበር፡፡ ይልቁንስ ቤተ እስራኤሎች በየጊዜው የመብት ጥያቄአቸውን ባቀረቡለት ቁጥር የእስራኤል መንግስት ፈጥኖ የሚያደርገው ነገር ቢኖር ለቀረበለት ጥያቄ ሁነኛ መፍትሄ ማቅረብ ሳይሆን በቤተእስራኤሎች “ይሉኝታ ማጣትና ውለታ ቢስ” መሆን መበሳጨትና ቂም መቋጠር ብቻ ነበር፡፡ እንዲህ ላለው የእስራኤል መንግስት ተደጋጋሚ ድርጊት በርካታ አስረጂዎችን መጥቀስ ይቻላል። የእስራኤልን የአዲስ መጤዎችን ውህደት ሚኒስትርን (Immigration and Absorption Ministry) የሚያስንቅ ከፍተኛ ባለስልጣን ግን በድፍን የጠቅላይ ሚኒስትር ናታንያሁ ካቢኔ ውስጥ ቢፈለግ አይገኝም፡፡ ሶፋ ላንድቨር የተባሉት እኒሁ ሚኒስትር የቤተእስራኤሎችን መገለል ለማቆም የተደረገውን “የህዝብ ንቅናቄ” ያስተባበሩትንና የመሩትን የቤተእስራኤል የመብት ተሟጋቾችን የዛሬ አምስት ወር ገደማ ሰብስበው ሲያነጋግሯቸው “እንዴ! ኧረ እናንተ ሠዎች ተመስገን በሉ! እንዴት ነው ነገሩ? ለተደረገላችሁ ነገርና ላገኛችሁት ሁሉ እግዜር ይስጥልኝ በሉ እንጂ! እኔ ገና አዲስ እንደመጣሁ የእስራኤልን መንግስት አመሰግናለሁ ብየዋለሁ እኮ!” ነበር ያሉዋቸው፡፡ ቤተ እስራኤሎች የሚያነሱትን የመብት ጥያቄ በተመለከተ በቅርቡ ጥያቄ ላቀረቡላቸው የኒውዮርክ ታይምስና የታይምስ ጋዜጠኞች የሠጡዋቸው መልስ ደግሞ “ወዳጆቼ! የባልየው እናት የፈለገውን ያህል ከስኳርና ከማር ብትሠራም እንኳ ትመራለች እንጂ ጣፋጭ ናት ስትባል ሰምታችሁ ታውቃላችሁ? የእስራኤል መንግስት ለእነሱ እንዲሁ ነው” የሚል ነበር፡፡ (ይቀጥላል) br /ወደ ሰዎች ልብ የሚያደርሠው ዋነኛው መንገድ የሚያልፈው በሆዳቸው በኩል ነው፡፡ ቤተእስራኤላውያን የተሻለ ህይወት የመኖር፣ ለእነሱም ሆነ ለልጆቻቸውና ለልጅ ልጆቻቸው የተሻለ የትምህርት፣ የጤና፣ የመኖሪያ፣ የትራንስፖርት፣ የስራ ወዘተ አገልግሎት ለማግኘት ልባቸው ለረጅም ዘመናት ተስፋ አድርጐ የኖረው የተስፋዋን ሀገራቸውን እስራኤልን ነበር፡፡ Read 5866 times Last modified on Saturday, 29 December 2012 09:55 Tweet Published in ከአለም ዙሪያ More in this category: « የቤተ እስራኤላውያኑ እናቶች ማህፀን ምነው ድንገት ነጠፈ? የሱዳን ተቃዋሚዎች የአልበሽርን ጥሪ አጣጣሉት » back to top ላንተና ላንቺ ጎጆ…የካንሰር ሕሙማን ማረፊያ ጎጆ የካንሰር ህሙማን ማረፊያ በአዲስ አበባ ተክለሀይማኖት በጥቁር አንበሳ ሆስፒታል አካባቢ ወደጎላ ሚካኤል በሚወስደው መንገድ ከተክለሀይማኖት ጤና ጣቢያ ውስጥ የራሱን ማረፊያ በማሰራት ስራ የጀመረ ነው፡፡ ጎጆ እንዲመሰረት ምክንያት ከሆኑት መካከል ህብረተሰብ “ናሽናል አቪዬሽን ኮሌጅ ተምሮ ችግር የሚያወራና የሚያቃስት ሰው አይገኝም” Written by ናፍቆት ዮሴፍ ህልምን እውን አድርጎ የማለፍን ያህል ስኬት የለም የዛሬው እንግዳችን በኢትዮጵያ አየር መንገድ ውስጥ አብራሪ ነበሩ-ፓይለት። በኬንያ፣ በታንዛንያና አውስትራልያ በዚሁ ሙያ ለረዥም ዓመታት አገልግለዋል። ባጠቃላይ በዚህ ሙያ ውስጥ ከሩብ ክፍለ ዘመን ርዕሰ አንቀፅ በእንቅርት ላይ ጆሮ ደግፍ ከዕለታት አንድ ቀን ሁለት እውቅ ሀብታም ገበሬዎች በአንድ መንደር ይኖራሉ። ሁለቱም ራሳቸው ላይ ምናምኒት ፀጉር አልነበራቸውም። በዚህም ምክንያት “ሁለቱ እንቁላሎች” የሚል ቅጽል ስም ተሰጥቷቸው ነበር። በጣም የሚዋደዱ ባልንጀሮች ናቸው። አንድ
ብፖለቲካዊ ሳንቡ ሓደ ሰብ ዘስተንፍስ፡ ጃንዳዊ ውዲታዊ መሪሕነት ህግደፍ፡ ኣረኣእያኡ ካብ ፖለቲካዊ ስነ-ፍልጠት ብግልባጡ ስለ ዝኾነ፡ ህዝቢ መሳርሒኡ ‘ምበር፡ በዓል ቤትን ወሳኒን ናይ ሃገርን ሃገራዊ ጸጋታት ምዃኑ ኣይኣምንን። ንህዝቢ ከፋፊሉ ኣድኪዩ ኣርዒዱ፡ “ሃገር” ኣብ ትሕቲ ዝብል ባዶ ጭርሖ ኣገዲዱ ክገዝእ ‘ምበር፡ ንህዝቢ ኣእሚኑ፡ ኣኽቢሩ ብሕግን ብስርዓትን ከመሓድር ጸረ-ህዝቢ ፖለቲካዊ ተፈጥሮኡ ኣይፍቕደሉን። ህዝባዊ ደሞክራስያዊ ባህሪ ዝውንኑ ፖለቲካዊ ሓይልታት ቅድሚ ሃገር ዝብል ግእዙ ነገር፡ ድሕነት ህዝብን ህዝባዊ ክብርን’ዮም ዝሰርዑ። ሓንሳብ ብኢደ ወነኑ ኣብ ኮረሻ ስልጣን ምስ ደየበ ከም ናይ ኣቦኡ ርስቲ ሃገራዊ ፖለቲካዊ ስልጣን ዓትዒቱ ብደምን ስቓይን ደቂ-ውጹዓት ዝገዝእ ዘሎ ነውራም ጉጅለ ህግደፍ ግን፡ ኣይኮነን ድምጺ ህዝቢ ክሰምዕን ህዝባዊ ክብሪ ቅድሚት ክሰርዕን፡ ምንጪ ናይ ኩሉ ሃገራዊ ፖለቲካዊ ሓይሊ ህዝቢ ምዃኑ’ውን ብፍጹም ኣይኣምንን። ስለዚ ከኣ ንህዝቢ ይንዕቕ ‘ምበር፡ ንህዝቢ ኣይፈርሕን። ህዝቢ ንዘርእዮ ትዕግስቲ ብዕሽነት ‘ምበር ብልቦና ብሓላፍነት ኣጠማምታ ምዃኑ ኣይስቆሮን። ካበይ መጺኡን ኣበይ ተማሂሩን እንድዒ፡ ንሱ ፍሉይ ልቦናን ትብዓት ዘለዎ፡ እቲ ንዕኡ ዝፈጠረን ሓብሒቡ ዘዕበየን ህዝቢ ከኣ ብዛዕባ ፖለቲካዊ ደሞክራስያዊ ምሕደራ መባእታዊ ኣፍልጦ ዘይብሉ፡ ዝተባህሎ ጥራሕ ክሰምዕን ክፍጽምን ዘለዎ ድሑር ዝብል ዝንቡዕ ሚዛን የቐምጥ። ብኡ ድማ ይምራሕ። ካብ ከም’ዚ ዝበለ ንህዝቢ ዘይፈርሕን ዘየኽብርን ጉጅለ ከኣ ዝኾነ ኣወንታዊ ትጽቢት ኣይግበርን። ናይ ቅድሚ 1991 ኣብ በበይኑ መድረኻት ዝለዓለ ዝነበረ ደሞክራስያዊ መሰልን ሓባራዊ ደሞክራስያዊ ትካላዊ ኣሰራርሓን ይሃልወና፡ ንህዝቢ ኣይነጋፍዕ፡ ሰብኣዊ መሰል ተጋደልቲ ይከበር፡ ከመይነት ደሞክራስያዊ ምሕደራ ህዝቢ ድሕሪ ምብራር ሰራዊት መግዛእትን ምርግጋጽ ልኡላውነት ሃገርን …ወዘተ ዝብል ዝነበረ ኣርሒቑ ዝጥምት ኣረኣእያን ከይደመርና፡ ኣብ’ዚ ዝሓለፈ ልዕሊ 28 ዓመት ኣቚጺሩ ዘሎ፡ ዘስክሕ ዘቤታዊ መግዛእታዊ ምሕደራ፡ መሰረታዊ ሰብኣውን ደሞክራስያውን መሰላት ይከበር ዝመሰረቱ ዝተላዕለ ሕቶን ዝተዋህቦ ግብረ መልስን ኣኽል ታሪፍ ትምህርቲ ክኾነና ይግባእ። ንህዝቢ ኣርዒዱ፡ ኣንድኪዩን ከፋፊሉን ‘ምበር፡ ብፖለቲካ ኣንቂሑ ኣእሚኑን ኣኽቢሩን ክኸይድ ከም ዘለዎ ዘይእምን፡ ጠላም ግን ከኣ ፈራሕ ጨካን ጉጅለ፡ ብስልጡን ኣገባብ “ ይኣክል” ዝብል ጭርሖ ሒዝካ ኣብ ጎደናታት፡ ኣፍ ደገ ኤምባሲታት ብምውጻእ ብተስመዖ ድምጺ ይሰምዕ፡ ካብ ገበናዊ ተግባራቱ ይእርነብ፡ ካብ ህዝቢ ይፈርሕን ንህዝቢ የኽብርን ኢልካ ምጽባይ ምሒር የዋህነት’ዩ። ልዕል ኢሉ ከም ዝተገልጸ ቅድም ዝጀመረ ህይወት ብዙሓት ዝተቖጽየሉ ተቓውሞ፡ ህዝቢ ይከበር፡ ይኣክል ብህዝብን ሃገርን ምሽቃጥ፡ ይኣክል ብዘይ ጭቡጥ ምኽንያትን ብዘይ ፍቓድ ቤት ፍርድን ዜጋታት ምእሳር፡ ምጭዋይ፡ ምቕታል’ዩ ዝብል ነይሩ። ድሕሪ 20 ሰነ ናይ 2018 ንነጀው “ኣይከሰርናን” ንዝብል መደረ ውልቀ መላኺ ኢሳያስ ተኸቲሉ ዝተሰምዐን ዝስማዕ ዘሎን ናይ ይኣክል ድምጺ፡ ብዝገንፈለ ስምዒት፡ ብዙሓት ዝተሳተፍሉን ተሓቢኦም ዘይኮነ መንነቶም ቀሊዖም ዝዋስእሉ ዘለውን ብምዃኑ እንተዘይኮይኑ፡ መቐጸልታ ቅድሚኡ ናይ ዝጸንሐ ‘ምበር መጀመርታ ኣይኮነን። ኤርትራዊ ደም ብኤርትራዊ ከይፈስስ፡ ዘቤታዊ ጸገምና ብሰላማዊ ዘተ ክንፈትሕን ብህዝብን ብሕግን ከነውሕስን ብዙሕ ግዜ፡ ምኽሪ ተለጊሱ፣ ምሕጽንታ ቀሪቡ፣ ጻውዒት ተገይሩ፣ ብኣንጻሩ ብክድዓትን ትሕቲ ሃገርነትን ክኽሰስን ክህደንን ‘ምበር ሰማዒ እዚ ረኺቡ ናብ ኣራሚ ግብራዊ ስጉምቲ ገጹ ክኸይድ ኣይተራእየን። ካልእ ይትረፍ ሃይማኖታዊ ነጻነት ይተሓሎ ተባሂሉ መሊሱ ክድፍረ ‘ምበር ክኽበር ኣይተራእየን። ዜጋታት ብዘይ ኣገባብ ኣይተኣሰሩ፡ ዝተኣስሩ ይፈትሑ ወይ ናብ ቤት ፍርዲ ይቕረቡ ብዙሕ ግዜ ጻውዒት ተገይሩ። ካብ 1991 ጀሚሮም ካብ ጎረባብቲ ሃገራትን ካብ ውሽጢ ኤርትራን ንዜጋታት ብምስቓይን ምቕታልን ንሓደ ሰብ ምሕጓስ ብዝንቕሓቶም ኣባላት ጸጥታ ምስተወስዱ ክሳብ ሕጂ ሃለዋቶም ዘይፍለጡ ዜጋታት ክፍትሑ ኣይተራእዩ። ኣብ ትሕቲ ዘይደሞክራስያዊ ሃዋህው ጸዲቑ ዝተባህለ ቅዋም ህግደፍ፡ ብገለ ወገናት ቅዋም 97 ይተግበር ዝብል ተደጋጋሚ ሰላማዊ ሰልፍታት ተገይሩ። ቅዋምኩም መይቱ’ዩ ዝብል ሃላይ መልሲ ተዋሂብዎ። ህዝባዊ ሃገራዊ ቅዋም ኣብዘይብላ ሃገር ካብ ዕግበት ህዝቢ ወጻኢ በስገዳድ ብግፋ ንዝካየድ ዘሎ ዕድል ልዕሊ ሓደ ወለዶ ዘጸልመተ ብስም ሃገራዊ ኣገልግሎት ዝተጎልበበ ጸረ-ህዝቢ መደብ፡ ብገደብ ግዜ ክቕጽል ዝብል ጻውዒት’ውን ቀሪቡ ኣብ ትበጽሕዎ የብልኩምን ብዘምዕ ደኣ ይቅጽል ኣሎ ‘ምበር ሰማዒ ረኺቡ ኣይተኣረመን። እዚ ዝተጠቕሰን ካልእን በቲ ጉጅለ ክእረም ብዙሕ መዘክራት ተጻሒፉ፣ ብዙሕ ሰላማዊ ሰልፍታት ተገይሩ፡ ብዙሕ ኣኼባታት ተኻይዱ፣ የስምዑን ይጸልውን’ዮም ናይ ዝተባህሉ ኣህጉራዊ ውድባትን ሓያላን መንግስታትን ኣፍ ደገ ኤምባሲታት ተዃሕኲሑ ዛጊት ግን ኣየፍረየን። እዚ ኩሉ “ይኣክል” ብዘይ ሕጊ ህዝቢ ምግዛእ፡ ይኣክል ኣሽካዕላል ኣብ ልዕሊ ህዝቢ፡ ይኣክል ብህዝብን ብልኡላዊ መሬትን ምጥላዕ፡ “ሕጊ ይንገስ ምልካዊ ምሕደራን ምልካዊ ኣተሓሳስባን ይፍረስ ዝብል’ዩ ነይሩ። ከምኡ ምባል ቅኑዕ ስልጡን ኣተሓሳስባ’ዩ። ዝተዋህቦ ግብረ መልሲ ግን ብግልባጡ’ዩ። ውጽኢት ኣይመጸአን። ውጽኢት ስለ ዘየምጸአን፡ “ኣይከሰርናን” ስለ ዝተባህለን ሃገራዊ ልኡላውነትና ናብ ዋጋ ዕዳጋ ክወርድ ስለ ዝተራእየን’ዩ ድማ ነቲ ይኣክል ክግንፍል ገይርዎ። ከምቲ “ ኣብዘይሰምዐካ ደብሪ ኣይትማህለል” ዝበሃል ምስላ፡ ድምጺ ይኣክል ይቐጽል፡ በዚ ጭርሖ’ዚ ዝደቀሰ ይበራበር፡ ህዝባዊ ምልዕዓል ይስፋሕ። እንተኾነ ግን፡ እዚ ብደም ንጹሃት ዝጨቀወ ናይ ጥፍኣት ጉጅለ ይኣክል ሰሚዑ ክእረም ትጽቢት ዝገብር የዋህ ከይህሉ ምጥንቃቕ ኣገዳሲ’ዩ። ጭርሖ “ይኣክል” ምስ ደምበ ጸላኢ ክደናገጽ የብሉን። ካብ ናይ ኣረኣእያ ምድውዋስ ክነጽህ ኣለዎ። ኣብ መትከላዊ እምነቱን ጽፉፍ ውደባኡን ዝተኣማመን ደምበ ፈታዊ ኮይኑ ክርከብ ኣለዎ። ህይወት ዘለዎ ተዓዋታይ ዝኾነ ናይ ውጹዓት ፖለቲካዊ ቃልሲ፡ ካብ መላኺ ጉጅለ ትካቦ መሰል ኣይጽበን። ዝተነፍጎ መሰል ብቃልሱ ከም ዘረጋግጾ ኣሚኑ’ዩ ክረባረብ ዘለዎ። ስለዚ፡ ንቀዳማይ ጸላኢና ጉጅለ ህግደፍ ብበትሪ ዘይተደገፈ ናይ ቃል ይኣክል፡ ከም ዘይኣክል፡ ትርጉም ከምዘየምጽእን ዝተረደአ፡ ምስ’ቲ ጉጅለ ዝጸንሐ ዝተፈላለየ ዝምነቀሊኡ ምትእስሳር ፈጺሙ ዝበተኸ፡ ናተይ ዝብሎ ፖለቲካዊ ኣረኣእያን ውደባን ዝወነነ፡ ኣብ ገዛእ ርእሱ ድማ ዝተኣማመን ፖለቲካዊ ንጥፈታት ምፍጣር ቅኑዕ ሜላ መንገዲ ዓወት’ዩ።
ኢትዮ12 ዜና – – በሄዱባቸው ተቋማትና የአስተዳደር ከባቢዎች ማጽዳት ይወዳሉ። በቅርብ የሚያውቋቸው እንደሚመሰክሩት፣ እሳቸው በመሯቸው ተቋማትና ከተማ አስተዳደር አገልግሎታቸውን ያዩ እንደሚሉት ከንቲባ አዳነች የተርመጠመጠ ነገር አይወዱም። አዲስ አበባን እንዲመሩ ከኢንጂነር ታከለ ኡማ ሲረከቡ ውስብስብ ችግር እንደሚያጋጥማቸው ቢገመትም በኖረው ባህሪያቸው ይወጡታል የሚል እምነት ከፓርቲያቸው ብቻ ሳይሆን በበርካቶች ዘንድ ነበር። ከመከረኛው የጎሳ እሳቤ ጋር ተዳምሮ ነጻነት የሌለውና ብዙ ፍላጎት የምንገዋለልባት አዲሰ አበባ ነገሯን ሁሉ ከሽንፍላ ጋር የሚያያዙ እንደሚሉት ታከለ ታከለ ኡማ በርካታ ለውጥ ያስመዘግባሉ ተብሎ ቢጠበቅም በነበራቸው ቆይታ ጥርስ ውስጥ ከመግባት የዘለለ የመሰረታዊ ለውጥ ፍንጭ አላሳዩም ተብለዋል። እንደውም ሃሜቱ በዝቶባቸው ነው ከስፍራው የተነሱት። “ይህንን የቆሸሸና ሽንፍላ የሆነ አስተዳደር ማን ይምራው” የሚለው ጉዳይ አገሪቱን እየመራ ላለው ብልጽግና ፈተና ነበር። በመጨረሻ አዳነች ተገኙ። አዳነች ገና አዲስ አበባን እንዲመሩ ሲሾሙ ” በዚህ አይቀጥልም” ሲሉ ዙሪያውን አስጠንተው የማቅኛ እርምጃ እንደሚወስዱ ቃል ገቡ። ሹመታቸውን የተቃወመም አልነበረም። የተጀመሩ ፕሮጀክቶችን ከመከታተል፣ የውስጥ አደረጃጀትን ከማስተካከል ጀምሮ ሰፊ ስራ እየሰሩ ያሉት ምክትል ከንቲባ አዳች አዲስ አበባን ከ1997 ጀምሮ ታከለ ኡማ እስከለቀቁበት ድረስ እንዴት እንዳለፈች በባለሙያዎች የሚመራ ግብረሃይል አቋቁመው አስጠኑ። አስመረመሩ። አስፈተሹ። ይህንኑ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከመሬት ወረራና ባለቤት አልባ ህንጻዎች፣ እንዲሁም ኮንዶሚኒየምና የቀበሌ ቢቶች ዙሪያ የተደረገ የማጣራት ውጤት ዛሬ ይፋ አድርገዋል። ከንቲባዋ ይፋ ያደረጉት ሪፖርት እጅግ ማንም ያልደፈረውና የተድበሰበሰ በመሆኑ ሪፖርታቸው አስገራሚ፣ አስደንጋጭ፣ እንዲሁም ጥናቱ እንዲጠና በግል የወሰዱት አቋም ” አዳነች ከዛስ” የሚያሰኝ ሆኗል። ዛሬ መግለጫ የሰጡት ከንቲባዋ እንዳሉትና በሰነዱ እንደቀረበው ጥናቱ ከ1997 እስከ 2012 ያሉ ህገ ወጥነ ተግባራትን ነቅሶና ለይቶ በየፈርጁ ያካተተ ነው። በመሬት ዘርፊያ፣ በኮንዶሚኒየም ቤቶች እደላ፣ ስርቆት፣ ዝርፊያ፣ ባለቤት አባል ስለሆኑ ህንጻዎች፣ መኖሪያ ኮንዶሚኒየም በህገወጥ ወስደው ጥለው ስለጠፉና በቀበሌ ቤቶች ዙሪያ በዝርዝር የተሰሩ ሸፍጥና ድራምዎችን ” ጉድ በል አዲስ አበቤ” እንዲሉ ይፋ አድርገዋል። ጥናቱ ማለባበስ አይሰራም አይነት ይመስላል። በዚሁ መሰረት ጥናቱ አዲስ አበባ በተጠቀሰው ጊዜ ውስጥ ከ13 ሚሊዮን ካሬ ሜትር በላይ መሬት በወረራ ተዘርፋለች። ይህ ለወትሮ በድብቅ የሚሰማ፣ መረጃና ማስረጃ በአግባቡ የማይቀርብበትን ሃሜትብ ገሃድ ያደረጉት ከንቲባዋ የሚያስተዳድሯት አዲስ አበባ 332 ባለቤት አልባ ህንጻዎች ቆመውባታል። 32 ሺህ የኮንዶሚኒየም መኖሪያ ቤቶች እጣ ሳይወጣላቸው ተያዘዋል። ያለ እጣ ባለቤት የሆኑት ግለሰቦች ህጋዊ ካርታና ሰነድ ተዘጋጅቶላቸዋል። 15 ሺህ 891 የኮንዶሚኒየም ቤቶች ሰው ይኖርባቸዋል። ግን ሰነድ አልባ ናቸው። የወይዘሮ አዳነች አቤቤ መግለጫ ጥናቱ እያጣቀሰ እንዳለው 4530 ኮንዶሚኒየም ቤቶች በአንድ ወቅት ነዋሪዎች ነበሩባቸው። ይሁን እንጂ ዛሬ ነዋሪዎቹ ለቀዋቸው ጠፍተዋል። በኮንዶሚኔየም ቤቶች ዙሪያ ያለውን አስገራሚ ድራማ በገሃድ ለሚመሩት ህዝብ ይፋ ያደርጉት ከንቲባዋ ጥናቱን አጣቅሰው እንዳሉት 424 የኮንዶሚኔየም ቤቶች ሰብረው በገቡ ህገወጦች ተያዘዋል። ወደ ቀበሌ ሲወርድ 7723 ቤቶች ማስረጃ የላቸውም። የቀበሌ መኖሪያና ንግድ ቤቶች ላይ በተደረገው የማጥራት ስራ ደግሞ በሁሉም ክፍለ ከተሞችና ወረዳዎች 138,652 ቤቶች በጥናት እንዲለዩ ተደርጎ 10,565 በህገወጥ መንገድ የተያዙ የቀበሌ መኖሪያ ቤቶች መገኘታቸውን በከንቲባዋ መግለጫ ቀርቧል።የጥናቱ ውጤቱ በዝርዝር ሲታይ 7,723 መኖርያ ቤቶች ውል በሌላቸው ህገወጥ ነዋሪዎች የተያዙ፣ 265 ቤቶች በሶስተኛ ወገን የተያዙ፣ 1,164 ቤቶች ኮንዶሚኒየም በደረሳቸው ግለሰቦች እንደተያዙ፣ 1,243 መኖሪያ ቤቶች ታሽገው የተቀመጡ፣ 234 የጠፉ ቤቶች፣ 180 ቤቶች አድራሻቸው የማይታወቅ፤ 54 ቤቶች ግን በምን ምክንያት እንደፈረሱ በጥናቱ መለየት ያልተቻሉ መሆናቸውን የጥናቱን ግኝት ተንተርሰው መግለጫ የሰጡት የከተማዋ ምክትል ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ ተናግረዋል፡፡537 በህገወጥ መንገድ ወደ ግል ቤትነት የዞሩ የቀበሌ ቤቶች መኖራቸውን ያመለከቱት ምክትል ከንቲባዋ፣ 4,076 በህገወጥ መንገድ የተያዙ የቀበሌ የንግድ ቤቶች መገኘታቸውንም ወ/ሮ አዳነች የጥናቱን ግኝትን ዋቢ አድርገው ገልጸዋል፡፡ 265 የቀበሌ ቢቶች ለ3ኛ ወገን ተላልፈዋል።1243 ቤቶች የራስቸው ቤት ወይም ኮንዶሚኒየም ባላቸው ነዋሪዎች የተያዙ ናቸው። 1243 የቀበለኤ ቤቶች በተለያዩ ምክንያቶች የታሸጉ ሲሆኑ 180 ጠፍተው የነበሩ የቀበሌ ቤቶች ሊገኙ እንደቻሉ ከመግለጫቸው ለመረዳት ተችሏል። የአዲስ አበባ ተባባሪያችን እንዳለው ከንቲባዋ አዲስ አበባን በተረከቡ አጭር ጊዜ ውስጥ ለሚመሩት ሕዝብ እንዲህ ያለ ግልጽ መረጃ ባለተለመደ መልኩ ማቅረባቸው በይፋ ምስጋና ሊያስቸራቸው ይገባል። ይህ አቋም መግለጫውን ሲሰሙ ከነበሩ የተደመተ ሲሆን፣ ከዚህ ሪፖርት በሁዋላ ምን የማስተካከያ እርምጃ ይወሰድ ይሆን? የሚለውም በተመሳሳይ ተሰምቷል። ታከለ ኡማ አዲስ አበባን ከለቀቁ በሁዋላ የሪፖርተር ጋዜጣን አቋምና ደረጃ ጥያቄ ውስጥ ባስገባ መልኩ የማስተባበያ ቃለ ምልልስ እንዳዘጋጀላቸው ይታወሳል።
የሩዋንዳ ጠቅላይ ፍርድ ቤት "ሆቴል ሩዋንዳ" በተባለው ዝነኛ ፊልም በጀግንነት በተተረከላቸው ታሪካቸው የሚታወቁትን ፖል ሩሲሳቢጊና እና ሌሎችም ተከሳሾች በተመሰረተባቸው ከሽብርተኝነት ጋር የተያያዙ ክሶች የጥፋተኛነት ውሳኔ ሰጠ። የፖል ሩሲሳቢጊና ጠበቆች እና ቤትሰቦች ይህ ውሳኔ ባለፈው ዓመት ከመታገታቸው በፊት የተዘጋጀ መሆኑ የታወቀ ነው ብለዋል። በአንድ የሩዋንዳ መንግሥት ጋዜጣ በወጣ ዘገባ መሰረት አቃቤ ህግ የዕድሜ ልክ እስራት እንዲፈረድባቸው ጠይቁዋል። ከጠበቆቻቸው አንዷ ኬት ጊብሰን ለቪኦኤ በሰጡት ቃል ፖል በትክክል ለመዳኘት ዕድል አልተሰጣቸውም፣ የተሰጣቸው ከመጠለፋቸው አስቀድሞ የተሰናዳ ፍርድ ነው ብለዋል። ጉዳዩን የሚከታተሉ ነጻ ወገኖችም በጥበቃዋ አስተያየት ይስማማሉ፣ የአሜሪካ ጠበቆች ማኅበር የሰባአዊ መብቶች ማእከል እና የክሉኒ የፍትህ ተከታታይ ፋውኒዴሺን የጠበቃዋን አስተያየት አስተጋብተዋል።
ናይ ኣሜሪካ ፕሬዝዳንት ጆ ባይደን ቀዳማይ ዓመት መጥቓዕቲ ካፒቶል ምኽኒያት ብምግባር ኣሜሪካ ‘’ከመይ ዓይነት ህዝቢ ክንኸውን ከምዘለና ክትውስን ኣለዋ’’ኢሎም። ብኻሊእ ዜና እቲ መጥቓዕቲ ካብ ዝፍፀም ልዕሊ 725ሰባት ኣብ ቀይዲ ምውዓሎም ተፈሊጡ። ናይ ኣሜሪካ ፕሬዝዳንት ጆባይደን ኣብ ዝሓለፈ ዓመት ደገፍቲ ፕሬዝዳንት ነበር ዶናልድ ትራምፕ ኣብ ልዕሊ US Capitol ዝፈፀምዎ መጥቓዕቲ ዘስዓቦ ፅልዋ መደረ ኣስሚዖም ኣለው።ኣሜሪካ ‘’ከመይ ዓይነት ህዝቢ ክንኸውን ከምዘለና ክትውስን ኣለዋ’’ኢሎም ባይደን ሎማዕንቲ ሓሙስ ኣብ ውሽጢ እቲ ህንፃ ኮይኖም ኣብ ዘስምዕዎ መደረ። ፖለቲካዊ ናዕቢ ከም ንቡር እንቕበል ህዝቢ ዲና ክንኸው?ሻራዊ ሰበስልጣን ምርጫ ንሕጋዊ ድልየት ህዝቢ ክቕይሩ ከም ህዝቢ ክነፍቅደሎምዶ ኣለና?ኣብሓቂ ከይኮነስ ኣብፅላሎት ሓሶት እንነብር ህዝቢ ዲና ክንኸውን? ኢሎም ዝሓተቱ ባይደን ከምኡ ዝበለ ህዝቢ ክንኸውን ኣይንፈቅድን።ቀፃሊ ጉዕዞና ነዚ ሓቂ ፈሊጥናምንባር እዩ እዩ ኢሎም ፕሬዝዳንት ባይደን። ባይደን ንዝተርኣየ ዕግርግርን ህልቂትን ሓላፍነቱ ኣብ ልዕሊ ፕሬዝዳንት ትራምፕ እዩ ዝወድቕ ኢሎም። ምኽትል ፕሬዝዳንት ካማላ ሃሪስ እውን መደረ ኣስሚዐን ኣለዋ።ከምቶም ቅድም ክብል ኣብ ልዕሊ ዴሞክራስና ዝተፈፀሙ መጥቓዕትታት እናዘከርናዮም እንነብር ሽዱሽተ ጥሪ እውን ኣክንርስዖን ኢና ኢለን ምኽትል ፕሬዝዳንት ሃሪስ። ብኻሊእ ዜና ጠቕላሊ ዓቃቢ ሕጊ ኣሜሪካ መሪክ ጋርላንድ ዓቀብቲ ሕጊ ምንስቴር ፍትሒ ገበነኛታት ኣብ ዝኾነ ይኹን ደረጃ ይሃልው ንዝፈፀሙዎ ዓመፅ ተሓተቲ ክገብሩዎም እዮም ኢሎም። ኣሽማት ብሕጊ ዝሕተቱ ሰባት ኣይጠቐሱን።ግን’'ሓይ ሊ ንዘለዎምን ሓይሊ ንዘይብሎምን ዝተፈለየ ሕጊ ኣይህልን’’ኢሎም ኣለው። ትራምፕ ብዛዕባ እቲ ንሞት ሓሙሽተ ሰባትን መቑሰልቲ ልዕሊ 130 ምኽኒታ ዝኾነ ናይ ካፒቶል መጥቓዕቲ ካብ ፍሎሪዳ ንሎማዕንቲ ሓሙስ ክህቡ ሒዞምዎ ዝነበሩ ጋዜጣዊ መግለፂ ብቅድሚ ትማሊ ሰሉስ ሰሪዞምዎ። እዚ ከምዚ ኢሉ እናሃለወ ምስቲ ዓመፅ ብዝተኣሳሰረ ልዕሊ 725 ደገፍቲ ትራምፕ ተኣሲሮምን ብገበናት ተኸሲሶምን እዮም። ካብ ክፍለ ግዝኣት ፍሎሪዳ ዝመፀ ስካት ፓልመር ብሓደገኛ መሳርሒ ንፖሊስ ብምጥቕዑ ልዕሊ ሓሙሽተ ዓመት ፅኑዕ ማእሰርቲ ተፈሪዱዎ ኣሎ። ፓልመር ቅድሚ እቲ ፍርዲ ንዳኛ ኣብ ዝልኣኾ ደብዳበ ንፕሬዝዳንት ነበር ዶናልድ ትራምፕን ኣማኸርቶምን ነቒፉዎም።ኣብቲ ደብዳበ ከምዚ ድማ በለ።’’ብዛዕባ ዝተሰርቀ ምርጫን ኣንፃር ውልቀ ምልኪ ስርዓት ከመይ ጠጠው ክንብል ከምዘለናን ናይ ሕሶት ተረኽ ይተፍኡ ነይሮም’’። ፈሊፕ ማርኮዝ ዝተብሃለ ኣብቲ ዓመፅ ዝተሳተፈ ብወገኑ ብዛዕባ ዘይሕጋዊ ዝውውር ደቂ ሰባት ይዝረብ ዝነበረ ናይ ሓሶት ተረኻት ኣብቲ ዓመፅ ብምስታፍ ንቤት ፅሕፈት ሰኔት ክወርር ከምገበሮ ገሊፁ።ንሱ እውን ኣብ ዝተኸልከለ ህንፃ ብምርባሽ 18 ኣዋርሕ ናይ ኣመክሮ ግዜ ተፈሪዱዎ። ልዕሊ ሰማኒያ ምእታዊ ኣብቲ ዓመፅ ዝተሳተፉ ብዝበዝሕ ባዕሎም ኣብ ማሕበራዊ ሚዲያ ካብ ዝለጠፉዎ ብዝተኣከበ መርትዖ እዩ። ጀነፈር ሪያን ኣብ ናይ ካፒቶል ዓመፅ ብምስታፋ 60 ማዕልቲ ማእሰርቲ ተፈሪዱዋ ኣሎ።ከምዚ ድማ በለት። ‘’ናብ ካፒቶል ኣትየ ክልተ ደቓይቕ እየ ፀኒሐ።ከምኡ ምግባረይ ነስሓ ይስምዓኒ’'። ካልኦት ግን ኣብ ጉዳዮም ሪኢቶ ኣይሃቡን።ኣብ ቤት ፅሕፈት ኣፈጉባኤ ናንሲ ፐሎሲ ኣትዩ ኣብ ልዕሊ ጠረጴዝአን እግሩ ዘንበረን ብሸውዓተ ጉዳያት ዝተኸሰሰን ሪቻርድ ባርነት ንበይኑ ዝተኣሰረሉ ሓዊሱ ብዛዕባ ኩነታት ቤት ማእሰርቲ ቅሬታ ኣስሚዑ ኣሎ። ‘’ክትፈትውኒ ወይ ክትፀልኡኒ ትኽእሉ ኢኹም።ብዝፈፀምኩዎ ተግባር ክትፈትውኑ ወይ ክትፀልኡኒ ትኽእሉ።ንኹሉ ናተይ ነገር ክትፀልኡዎ ትኽእሉ።ንሱ ናብ ጎኒ ግደፉዎ ምኽኒያቱ እዚ ብዛዕባ ናተይ ጉዳይ ኣይኮነን።እዚ ብዛዕባ ናይ ኣሜሪካ ናይ ፌደራል ስርዓት ቤት ማእሰርቲን ኣብ ልዕሊ ሰባት ይፍፅሙዎ ዘለውን ዝምልከት እዩ’’ክብል መረረቱ ገሊፁ።
ኤርትራውያን ብደረጃ ዓለም ክንወዳደር እንከለና ቁጽርና ውሑድ እዩ። ብ2019 ብውድብ ሕቡራት ሃገራት ብዝተኻየደ መጽናዕቲ መሰረት፡ ኤርትራ ብብዝሒ ህዝቢ ካብ 233 ሃገራት ኣብ መበል 133 ተሰሪዓ ኣላ። ኢትዮጵያ ከኣ ኣብ መበል 12 ሰፊራ ንረኽባ። ብደረጃ ኣፍሪቃ ድማ ኤርትራ ካብ 58 ሃገራት ኣብ መበል 40 ኣለና። ጐረቤትና ኢትዮጵያ ድማ 2ይቲ። ውሑዳት ክንስና፡ ንብዙሓት ዝሰዓርናሉ ናይ ጽንዓት ታሪኽ ኣለና። ቀንዲ ምስጢር ኣንጻር ብዙሓት ናይ ምስዓርና ከኣ ሓድነትና ኣጽኒዕና ምዕቃብና ምዃኑ፡ ንሕና ጥራይ ዘይኮና ብዛዕባ ቃልስና ምእንቲ ናጽነት መጽናዕቲ ዘካየዱ ወገናት ከይተረፉ ዘረጋገጽዎ ሓቂ እዩ። ንሓድነትና ዘይሃሰዩ፡ ብኣንጻሩ ዘደልደሉ ናይ መንነት ብዙሕነት ሃብታማት ኢና። ኣስላማይ ክስታናይ፡ ወዲ ከበሳ ጓል መታሕት፡ ጓለኣንስተይቲ ወዲ ተባዕታይ፡ ወዲ ገጠር ከተመኛ፡ ኣብ ሃገር ዝነብር ኣብ ወጻኢ ዝቕመጥ፡ ከምኡ ድማ ባህልታትና፡ ቋንቋታትናን፡ ብሄራትናን፡ ብቕኒት ዘሳነየ መሳርሒ ሙዚቃ ጥዑም ዜማ ከም ዝህብ፡ ኣብ ቃልስና ጉልበትን ዓቕምን ዝኾኑና እዞም መርኣያ ብዙሕነትና እዮም። ጸላእቲ በብግዜኡ ካብዚ ብዙሕነትና ንሓደ መዚዞም ብምብላሕ ሓድነትና ከዳኽሙ ዝገበርዎ ፈተነታት ህዝቢ ኤርትራ በብግዜኡ ኣምኪንዎ እዩ። ህግደፍ’ውን በዚ ሓይልታት መግዛእቲ ኣብ ህዝቢ ኤርትራ ፈቲነሞ ዝተሳዕርሉ ጸረ ሓድነት ስልቲ ይድንድነና ከም ዘሎ ኣብ ልቦና ኩልና ዘሎ እዩ። በቲ ካልእ ወገን ነዚ ናይ መንነት ብዙሕነትና ሓብሒቡን ዓቂቡን፡ ኣብ ሓደ መስርዕ ከምዘለና ዘርኢ መግለጺ እውን ኣለና። ኣብዚ መዳይዚ ኤርትራዊ ልኡላዊ ዜግንነትና ቅድሚት ይስራዕ። ቀደም ኮነ ሎሚ እቲ ዝወርድ መግዛእትን ወጽዓን ኣብ ልዕሊ ኩልና ኤርትራውያን ዝጨከነ ምንባሩን ጌና ቀጻሊ ምህላዉን ድማ ካልእ ኤርትራውያን ሓደ ምዃና መስካሪ እዩ። ከምቲ ሳላ ንኹሉ ከፋፋሊ መብጸዓታት ነጺግና ብሓባር ዝሰጐምና መግዛእቲ ስዒርና ናጻ ዝወጻእና፡ ሎሚ እውን ካብዚ ዘለናዮ ዘስካሕክሕን ነዓና ሓሊፉ ንዓለምና ዝደንጸወን ወጽዓ ክንናገፍ፡ እቲ መፍትሒ ኣብ ኢድ ኩልና ምህላዉ፡ ኣብ ሓደ መስርዕ ከም ዘለና ካብ ዘንጸባርቑ ዝርዝር መምዘንታት ወጻኢ ዝረአ ኣይኮነን። ካብዚ ስለ ዝነቐልና ኢና ከኣ “እቲ ወጽዓ ኣብ ኩልና፡ መፍትሒኡ ከኣ ብኹልና” ኢልና እንጭርሕን ንምትግባሩ እንቃለስን። ምስጢር ዓወትና ሓድነትና ምንባሩን ምዃኑን ከምቲ ፖለቲከኛታት ወለድና “ኤርትራውያን እቶት ሓደ ዓውድን ጸባ ሓንቲ ላምን ኢና” ዝበልዎ፡ መስካሪ እዩ። ገዛእቲ ኤርትራን ጸላእቲ ህዝባን “ክበልዕ ዝበለ ገደል ኣፉ” ኮይንዎም እንተዘይኮይኑ፡ ወሳኒ ብጽሒት ሓድነትና ካብ ቀደም ይፈልጥዎ እዮም። ህዝቢ ኤርትራ ክሰዓር እሞ ንሳቶም ከምድላዮም ክኾኑ፡ ሓድነቱ ምፍራስ ወሳኒ ምዃኑ ተረዲኦምስ በብግዜኡ ኣብ ኤርትራ ዝገዝኡ ወረርትን ጸረ ዲሞክራሲ ሓይልታትን ክሰርሕሉ ፈቲኖም ግና ኣይተዓወቱን። ናይ ግዜ ጉዳይ እንተዘይኮይኑ፡ ዕድል ህግደፍ እውን ካብ ዕድል ገዛእቲ ዘይፍለ ተሰዓራይ ከም ዝኸውን ርዱእ እዩ። ምስዚ ኩሉ፡ ምድኻም ሓድነት ህዝቢ ኤርትራ ሎሚ እውን ካብ ኣጀንዳ ህግደፍ ኣይወጸን። ጉጅለ ህግደፍ ንሓድነት ህዝብና ኣዳኺሙ ኣብ ስልጣን ክነብር ካብ ዝጥቀመሎም ቀንዲ መሳርሕታት፡ ኣብ ሕድሕድ ኤርትራዊ ምትእምማን ከም ዝጠፍእ ምግባር እዩ። ነዚ ምጥልላም ናብ ሓንቲ ስድራቤት ከይተረፈ ኢድ ኣእትዩ ዝሰርሓሉ እዩ። ብዙሓት ብተንኮል ህግደፍ ቀልቦም ተሰሊቡ ካብ ሰብኣውነት ዝወጹ ሰለይቲ “ሰበይቱ ኣእሲሩ፡ ሰብኣያ ኣትሒዛ፡ ንወለዱ ኣሕሊፉ ሂቡ፡ ኣብ ልዕሊ እሙን ዓርኩ ጠሊሙን ናይ ቀርባ ቤተ ሰቡ ኣጭውዩ ወይ ኣቕቲሉ” ዝብሉ ዛንታታት ካብቲ ጨካን ውዲት ናይቲ ጉጅለ ዝነቕሉ እዮም። ወጽዓ ህግደፍ ኣብ ልዕሊ ኩልና ኤርትራውያን ወሪዱ ዘሎ እዩ። እቲ ጉጅለ፡ ንሓንሳብ ምስ ከበሳ ኮይኑ ኣንጻር መታሕት፡ ንሓንሳብ ምስ ኣስላም ኮይኑ ኣንጻር ክርስትያን፡ ካብዚ ሓሊፉ ምስ ተጋደልቲ ነበር ኮይኑ ኣንጻር ሲቪል …..ወዘተ፡ እናኾነ፡ በብመድረኹ ብምግልባጥ፡ ዘካይዶ ምልዕዓል ናይ ሓሶት እዩ። ንሱ መንነቶም ብዘየገድስ፡ ምስ ንጸረህዝብነቱ ኣሜን ኢሎም ዝቕበሉ “እሙናት” ምስ ዝብሎም ዝተደናገሩ ወገናት ጥራይ እዩ ዝስለፍ። እቶም ዝድግፍዎ ወይ ካብ ኣፍንጨኦም ኣርሒቖም ዘይርእዩ ንእኩይ ተግባሩ ዘይተረድኡ ወይ እናረኣዩን እናሰምዑን ኣንጻር ረብሓኦም ዝተሰለፉ ኒሕ ዘየብሎም እዮም። ህግደፍ ግና ኩሉ ግዜ ህግደፍ እዩ። ደጋዊ ሕብርታቱ እንተዘይኮይኑ ሓቀኛ ትሕዝቶኡ ኣይቅይርን እዩ። ናይ ህግደፍ መደናጋሪ ኣቀራርባ ኣብ ኤርትራውያን ጥራይ ዝድረት ዘይኮነ፡ ብግቡእ ዘይተረድእዎ ዘይኤርትራዊ ወገናት እውን ንሓንሳብ ብሃይማኖት ንሓንሳብ ድማ ብኣውራጃ ናይ ውሱን ኩርናዕ ፈታዊ ወይ ጸላኢ መልክዕ ከትሕዝዎ ይፍትኑ እዮም። በዚ ተዓሽዮም ትሕቲ ሃገራውነት ንምስዓር ብትሕቲ ሃገራውነት ንዝውደቡ ከተባብዑ ፈቲኖም ዘይተዓወቱ ምንባሮም ከኣ ኣብ ተመኩሮና ዝተራእየ እዩ። እቲ ካልእ ኣብዚ እዋንዚ ኣብ ቅድሚ እቶም ኣንጻር ወጽዓ ዝተሰለፍና ዘሎ ዘይሕበል ሓቂ፡ እቲ ወጽዓ ጥራይ ዘይኮነ፡ መፍትሒኡ እውን ብኹልና ዝመጽእ ምዃኑ እዩ። እቲ ንህዝብና ኣደዳ ኩሉ ዓይነት መከራን ስደትን ኣቃሊዕዎ ዘሎ ምምሕዳር ህግደፍ ክውገድ ኣይኮነንዶ ናይቶም ኣንጻር ህግደፍ ንቃለስ ዘለና ናይቶም ደገፍቱ ከይተረፈ ትጽቢትዩ ኢልካ ምድምዳም ዘጸግም ኣይኮነን። ነቲ ክኾነልና እንጽበዮ ኣብ ምትግባር ዘለና ድልውነትን ቅሩብነትን ግና፡ ትሕቲ’ቲ ክኾኖ ዝነበሮ ምዃኑ ዝሕባእ ኣይኮነን። ተፈትወ ተጸልአ ግና “እቲ ሽግር እንዳ ኹልና፡ መፍትሒኡ ድማ ብኹልና” እዩ። ኣብ ታሪኽና ሓድነት ህዝብና ብውዲት ገዛእቲ ዘይተበተነ፡ ዝቕበሎ ኤርትራዊ ባይታ ስለ ዘይረኸበ እዩ። ኣብዚ እዋንዚ ህግደፍ ሓድነትና ንምክፍፋል ዝገብሮ ዘሎ ፈተነ፡ ንሕና ባይታ እንተዘይፈጢርናሉ መኺኑ ከም ዝተርፍን ውድቀቱ ከም ዝቀላጠፍን ፍሉጥ እዩ። “ህግደፍ ዕድሜኡ ነዊሑ ዘሎ፡ ብሳላ ብቕዓቱን ህዝባዊ ተቐባልነቱን ዘይኮነ፡ ብሰንኪ ድኽመት ናይቶም ኣንጻሩ ንቃለስ ዘለና እዩ” እንብል ድማ ካብዚ ሓቂዚ ብምንቃል እዩ። ነዚ ህዝብና ዘሳቕን ብክብርና ዝዋገን ዘሎ፡ ጉጅለ ትንፋስ ዝሰኹዓሉ ዘሎ ሃጓፍ እነወግዶ፡ ሓድነትና ኣንጻር ወጽዓን ጭቆናን ከነሕይል እንከለና ጥራይ ምዃኑ ኣይንዘንግዕ።
ከሶማሌ ክልል ጋር አዋሣኝ በሆኑ የተለያዩ የኦሮምያ አካባቢዎች ውስጥ ሰሞኑን እየታዩ ያሉ ጥቃቶችና ግጭቶች ተዛምተው ዛሬ ባሌ ውስጥ ራይቱ ወረዳ ላይ ቁጥሩ ከአሥር በላይ ሰው መገደሉን የአካባቢው ነዋሪዎች ገልፀውልናል። ዋሺንግተን ዲሲ — ከሶማሌ ክልል ጋር አዋሣኝ በሆኑ የተለያዩ የኦሮምያ አካባቢዎች ውስጥ ሰሞኑን እየታዩ ያሉ ጥቃቶችና ግጭቶች ተዛምተው ዛሬ ባሌ ውስጥ ራይቱ ወረዳ ላይ ቁጥሩ ከአሥር በላይ ሰው መገደሉን የአካባቢው ነዋሪዎች ገልፀውልናል። በሞያሌ ወረዳ ጫሙቅ ቀበሌ አቅራቢያ ትናንት ለብዙ ሰው ሕይወት መጥፋት ምክንያት የሆነው ጥቃት ዛሬም በጎፋ ቀበሌ መቀጠሉ ተሰምቷል። ተመሣሣይ ግጭት በጉጂ ዞን በነገሌ ቦረና አካባቢም ዛሬ መዛመቱን ነዋሪዎቹ አመልክተዋል። ከሶማሌ ክልል የተነሱ የታጠቁ ኃይሎች ወደ ባሌ ራይቱ ወረዳ መግባታቸውን ለቪኦኤ ያረጋገጡት የኦሮምያ ክልል የመንግሥት ኮምዩኒኬሽንስ ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ አቶ አዲሱ አረጋ የደረሰውን ጉዳት ስፋት ለጊዜው በውል እንደማያውቁ ተናግረዋል። የሶማሌ ብሄራዊ ክልላዊ መንግሥት ጉዳዩን ያውቅ እንደሆነና የሚሰጠውም ምላሽ እንዳለ ለመጠየቅ ወደ ክልሉ ፕሬዚዳንት እንዲሁም ወደ ክልሉ የመንግሥት ኮምዩኒኬሽንስ ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ፤ በተጨማሪም ወደ ፌደራል ጉዳዮች የሕዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር በበርካታ ቁጥሮች ያደረግናቸው ጥሪዎች ምላሽ ሳያገኙ ቀርተዋል።
● ክብደት: 2 ~ 10kg: 1kg up;12kg / 15kg / 18kg / 20kg;20 ~ 100 ኪ.ግ: 5 ኪሎ ግራም;4~12lb: 2lb ወደ ላይ;15 ~ 80lb: 5lb ወደ ላይ;100lb/120lb/150lb/200lb. ● መጠን: 2 ~ 10kg / 4 ~ 20lb: dia23cm;12~30kg/25~65lb: dia28cm;35~50kg/70~100lb: dia33cm;55~70kg/120~150lb: dia36cm;75~100kg/200lb: dia38ሴሜ. ጥያቄዝርዝር የውጊያ የአካል ብቃት ማሰልጠኛ ገመድ ከመከላከያ ሽፋን ጋር - የብረት መልህቅ እና ማሰሪያ ተካትቷል። ● የተሻሻለ የሚበረክት የጥበቃ እጀታ፡ የተሻሻለ የሚበረክት መከላከያ እጀታ፣ ተከላካይ እና የሚበረክት ይልበሱ፣ በተጨማሪም የመሃከለኛው መከላከያ እጅጌ በመከላከያ ገመድ እና በጦርነቱ ገመድ መልህቅ መካከል እንደ ግጭት ሆኖ ያገለግላል።የእኛ እጅጌ ገመዱን ከግጭት እና ከመበላሸት ይጠብቃል፣ የበለጠ ዘላቂ እና ለብዙ አመታት ጥቅም ላይ ይውላል። ጥያቄዝርዝር ከ 12 ዓመታት በላይ የኢንዱስትሪ ልምድ ፣ ጥልቅ የአቅርቦት ሰንሰለት ውህደት ፣ የጁላይ ስፖርት የራሱ አስተማማኝ እና የተረጋጋ የጥሬ ዕቃ አቅራቢዎች እና የመጀመሪያ ደረጃ የምርት መሠረት አለው።
ኣብ’ዚ ዝሓለፈ ሰሙን ኣብ ሃገራት ስካንዲናቪያ ዝተዳለወ ፈስቲቫል ኤርትራ ብዙሓት ኤርትራውያን ዝተሳተፍዎ ኣብ መራኸቢ ብዙሓን ክጋዋሕ ቀንዩ ኣሎ። እቶም ነቲ ስርዓት ዝድግፉ ከም ዓቢ ዓወት ክሕበኑሉ ከለዉ፡ ገለ ደለይቲ ፍትሒ ከኣ ነቶም ኣብዚ ፈስቲቫል ዝተሳተፉ ከም በሃማት ክገልጽዎም ይስምዑ ኣለዉ። ኣብ ዝሓለፈ ግንቦት ጽንብል ናጽነት ኤርትራ’ውን ብተመሳሳሊ እቲ ብኤምባሲታት ኤርትራ ዝተወደብ ጽንብላት፡ ካብ ቅድሚ ቀረባ ዓመታት ዝነበረ፡ ብዝለዓለ ሰብ ዝተሳተፎ ምንባሩ ናይ ኩሉ ሰብ ትዕዝብቲ እዩ። ስለምንታይ ግና ካብ ቅድሚ ሕጂ ብዝተዓጻጸፈ ብብዝሒ ኤርትራውያን ነዚ ጽንብላትን ፈስቲቫላትን ክሳተፍዎ ክኢሎም ዝብል ሕቶ ክንሓትት ኣዝዩ ኣገዳሲ እዩ። ጽልዋ ኩናት ትግራይ እቲ ኣብ ሕዳር 2020 ዝተባርዐ ኩናት ትግራይ፡ ዕሸላት መንእሰያት ኤርትራ ዘህለቆ ከይኣክል፡ ምኽንያት መፈላለዩ ኤርትራውያን’ውን ኰይኑ እዩ። ኤርትራውያን ደለይቲ ፍትሒ ኣብ ክልተ ተመቒሎም፡ ገሊኦም “ትግራይ ትስዕር!” እንዳበሉ ምስ ትግራይ ወጊኖም፡ ሓይልታት ትግራይ ናብ ኤርትራ ሰጊሮም ንኢሰያስ ክኣልይዎ ንረብሓ ኤርትራ ምዃኑ ዝኣምኑ እዮም፡፡ ካብ ኢሰያስ ዝኸፍእ ዋላሓደ የለን ዝብሉ፡ ንሰራዊት ኤርትራ ከም “ኣራዊት” ጌሮም ዝገልጹን ክድምሰስ ዘለዎ ዕሱብ ሓይሊ ምዃኑን ዝኣምኑን’ውን ኣይተሳእኑን። ብኣንጻሩ በቲ ሓደ ወገን ከኣ “ወያነ ክትጠፍእ ኣለዋ!” እንዳበሉ ምስ ስርዓት ህግደፍ ዝደናገጹን፡ “ኣብ ጎድኒ ሰራዊትና ኣሎና” ዝብሉን እዮም። መርገጺ እቶም ምስ ወያነ ክንሰርሕ ኣሎና ዝብሉ ደለይቲ ፍትሒ ጥራሕ ከይኣክል፡ ካብ ገለ ላዕለዎት ካድራት ህወሓትን፡ ምሁራት ትግራዎትን ክጉስጐሰሉ ዝሓገዩ፡ ንኤርትራዊ መንነት ከም ስኑዕ (fake) መንነት ዘጥቅዕ፡ ንነባሪ ሰላም ህዝቢ ኤርትራን ህዝቢ ትግራይን ዝዘርግን፡ ነቲ ብስርዓት ኢሰያስ ኣብ ልዕሊ ህዝቢ ትግራይ ዝወረደ በደል ካብ ህዝቢ ኤርትራ ፈልዩ ዘይርእይን፡ ንዕርቅን ሰላምን ዘይዕድምን፡ ዶባት ትግራይ ክሳብ ቀይሕ ባሕሪ ምዃኑ ዝእምት መደረታት’ውን ንህዝቢ ኤርትራ ዘሰክፍን ዘቆጥዕን ተርእዮታት እዩ ነይሩ። ካብ ማንም ግዜ ንላዕሊ፡ ህዝቢ ኤርትራ ኣብ ድንግርግር (confusion) ወዲቑ ይርከብ። እዚ ድንግርግር ድማ፡ ገሊኡ ብስርዓት ኢሰያስ ዝተሰርሓሉ ክኸውን ከሎ፡ ገሊኡ ድማ ውጺት ናይቲ ወያነ ንነዊሕ እዋን ክሰርሓሉ ዝጸንሐ ፕሮጀክት እዩ። ገለ ኤርትራውያን ጉጅለታት፡ ቃልሲ ኤርትራ ከም ሽፍትነት ዝገልጹ፡ ናጽነት ኤርትራ ዘይቅበሉ፡ ትግራይ ትግርኚ ዝብሉ፡ ኮታስ መን፡ መን ምዃኑ ኣብ ዘይትፈልጠሉ ደረጃ ኤርትራዊ ወዲቑ ይርከብ። እዞም ዘይደሞክራስያውያን ሓይልታት ፖለቲካዊ ህላዌኦም ኣብ ምድንጋርን ዕግርግርን ዝተመስረተ ምዃኑ ድማ ዘገርም ኣይኮነን። ንኤርትራዊ፡ ናጽነቱ ብሌን ዓይኑ! ኤርትራዊ፡ እታ ብኽቡር ኣሽሓት ሕይወት ደቁ ዝተረኽበት ናጽነት ኤርትራ ከም ብሌን ዓይኑ እዩ ዝጥምታ። ወያነ ኣብ ስልጣን ከለዉ፡ ብዙሓት ኤርትራውያን፡ ነቲ ብስርዓት ኢሰያስ ዝፍኖ ዝነበረ “ኣይ ኣብ ኩናት፡ ኣይ ኣብ ሰላም ሃዋህው ስለዘሎና፡ ሕቶ ዲሞክራሲ ግዚኡ ኣይኮነን” ዝብል ፕሮፓጋንዳ ሰጋእ የብሎ ነይሩ እዩ። እዚ ድማ፡ እታ ኣዝዩ ዘፍቕራ ናጽነቱ ከይትጠፍኦ ስግኣት ስለዘለዎ እዩ። ድሕሪ ኣብ 2018 ዝተገብረ ናይ ኢሰያስን ኣብይን ውዕል ሰላምን ድሕሪኡ ዝሰዓበ “ኣይከሰርናን!”፡ “ካብ ሕጂ ንስኻ ኢኻ ትመርሓና!”፡ “ብዘይምኽንያት ንሰለስተ ወለዶ ተፈላሊና ጸኒሕና!”… ወዘተ ዝብል ዘረባ ኢሰያስ፡ ንብዙሓት ሱቕ ኢሎም ዝነበሩን፡ ደገፍቲ እቲ ስርዓትን ኣቆጢዑ፡ ምንቅስቓስ ይኣክል ክለዓል ዓቢ ድፍኢት ዝገበረ እዩ። እዚ’ውን፡ ኢሰያስ ንሉኣላውነት ኤርትራት ኣብ ዋጋ ዕዳጋ ከእትዎ ስለዝተዓዘቡ እዮም ኤርትራውያን “ይኣክል!” ክብሉ ዝገበሮም። ኣብ ኣእምሮ ኩሉ ኤርትራዊ፡ ሉኣላውነት ኤርትራ ልዕሊ ኩሉ እዩ። ዝኾነ ነዛ ሉኣላውነት ኣብ ዋጋ ዕዳጋ ዘእቱ ሰብ ይኹን ጉጅለ ከኣ ከም ቀዳማይ ጸላኢ እዩ ዝሰርዖ። ኢሰያስ ናይ ዘበንና ተገላባጢ መራሒ ኢሰያስ ናይ ዘበንና ተገላባጢ መራሒ እንተተባህለ ምግናን ኣይመስለናን። ኢሰያስ ካብ ጥንቲ ጥቅምቲ ንሜዳ ክወጽእ ከሎ፡ ሓደ ኣጀንዳ ከምዝነበሮ ብግብሪን ቃልን ኣረጋጊጹልና’ዩ። ኣብዚ ዝሓለፈ ኣርባዕተ ዓመታት ብግልጺ፡ ኣንዳዕዲዑ፡ ብኣፉ ከምዝነገረና እንተዀይኑ፡ ናጽነት ኤርትራ ኣጀንድኡ ከምዘይነበረ እዩ። ናጽነት ኤርትራ ነቲ ናይ መወዳእታ ኣጀንዳኡ ከም መጋበሪ ጥራሕ እዩ ዝጥቀመሉ ነይሩ። ከምቲ መስፍን ሓጎስ ኣብ ቃለ መሕተቱ፡ ኣብ ድሮ ናጽነት ኤርትራ፡ “ምስ ወያነ ናይ ሓባር መንግስቲ ከነቅውም ተረዳዲእና ኣሎና፡ ኢሉና” ዝበሎ፡ ናጽነት ኤርትራ ንኢሰያስ ትርጉም ከምዘይብሉ ብንጹር የረድኣካ። ኣምሓሩ ክምስሉ ከለዉ፡ “የገበያ ግርግር፡ ለሌባ ይመቻል” (‘ናይ ዕዳጋ ሆይሆይታ፡ መፍቶ ሰራቒ’) ይብሉ። ኣብዚ ኤርትራውያን ነቲ ቀንዲ ጸላኢና ፈሊና ከነለልየሉ ኣብ ዘይንኽእለሉ ደረጃ ወዲቕናሉ ዘለና ህሞት፡ ገሊኡ ካብ ትግራዎት ንላዕሊ ትግራዋይ ዝኾነሉ እዋን፡ ገሊኡ ከኣ ነቲ ስድራቤት ኤርትራ ዘጽንትን፡ ዝውሕጥን ዘሎ ዓቢ ገበል ሸለል ኢሉ፡ ወያነ ከም ናይ ኩሉ ጸበባናን ሽግርናን ምንጪ ጌሩ ዝኣምንን ክጠፍኡ ኣለዎም ዝብልን፡ ኢሰያስን መጋበርያቱን፡ ኣይበልናኩምንዶ፡ እዞም ተቃወምቲ ሸየጥቲ ሃገር ምዃኖም፡ እንዳበሉ ንኩሉ ደላዩ ፍትሒ ብሓደ መልከዪ ጸለሎ ይለኽይዎም ኣለዉ። ብዙሕ ገርሂ ኤርትራዊ ድማ በዚ ሸፈጥ ክታለል ንዕዘብ ኣሎና። ስለዚ’ዩ ድማ ዳስ ህግደፍ ኣብ ጽንብል ናጽነትን፡ ሕጂ ድማ ፈስቲቫላትን ክመልእ ንርእዮ ዘሎና። ምኽሪ የማነ ባርያ ናይ የማነ ባርያ “የዋህ ኤርትራዊ ዘረባይ ስምዓኒ፡ ዓፍራ ከይትረግጽ መሲሉካ እምኒ” ዝበሎ ምኽሪ ነዚ ዘሎናዮ እዋን ዝተባህለ ይመስል። ሓንቲ ስድራቤት ኤርትራ ኣብ ዓሰርተታ ሃገራት ክትበታትን ዝገብር ዝሎ፡ ብስም ስውኣት እንዳሸቀጠ፡ ኣሽሓት መንእሰያት ኤርትራ ንመስዋእቲ ዘቃልዕ፡ ምስቶም ናጽነት ኤርትራ ዘይቅበሉ ኢትዮጵያውያን ጉጅለታት እንዳተሻረኸ፡ ንሉኣላውነት ኤርትራ ኣብ ሓደጋ ዘውድቕ፡ ብዘይ ሕግን ፍትሕን ንኤርትራውያን ዝረግጽ ዘሎ፡ ቀዳማይ ጸላኢ ኤርትራ ኢሰያስ ምዃኑ ሕጂ’ውን ክዝንጋዕ የብሉን። ስለዚ ብናይ ህግደፍ “ኩላትና ሓደ ኢና፡ በዓላትና ብሓደ ክንጽንብሎ ኣሎና” ዝብል ፕሮፓጋንዳ ክንታለል ኣይግባእን። እቲ ዘጽንተና፡ ስድራቤታትና ዘዘኽትምን ዝበታትንን፡ ስርዓት ኢሰያስ፡ ከመይ ገይሩ ተመሊሱ ሓደ ኢና ይብለና’ሞ ንሕና ከኣ ንኣምኖን ኣብ ዳሱ ንስዕስዕን፧ ሓደራ ኤርትራውያን ንለብም! ረብሓ ኤርትራ ኩሉ ደላዩ ፍትሒ፡ ‘ትግራይ ትስዕር!’ ዝብል ኣይኮነን። መብዛሕትኡ እኳ ድኣ ረብሓ ህዝብ ኤርትራ ዝብህግን፡ ሉኣላውነትን ኤርትራ፡ ብኢሰያስ ይኹን ብኣቢይ፡ ብናይ ኣምሓራ ይኹን ናይ ትግራይ ሓይልታት ክድፈር ዘይደልን፡ ኤርትራ ክትረብሕ ዝብህግ እዩ። እቶም “ትግራይ ትስዕር!” ዝብሉ’ውን እንተዀኑ፡ ኢሰያስ ብዓቕሚ ኤርትራውያን ክእለ ከምዝኽእል ዝርአ ተስፋ ብዘይምህላዉ፡ ዝገደደ ዕንወት ከየስዓበ ብምትሕግጋዝ ወያነ’ውን እንተኾነ ክእለ ኣለዎ ዝብሉ እዮም። ሕጂ’ውን እንተዀነ፡ ረብሓ ኤርትራ ብኤርትራውያን ጥራሕ እዩ ዝረጋገጽ። ረብሓ ኤርትራ ዘረጋግጽ ለውጢ ከኣ ብኤርትራውያን ድኣ’ምበር ብናይ ግዳም ሓይልታት ክመጽእ ኣይክእልን፡ ክትኰበልና’ውን ኣይንጽበን። ኤርትራውያን ኣብ ገዛእ ርእስና ክንኣምን ይግባእ። እወ ለውጢ ብኤርትራውያን ክመጽእ ይኽእል እዩ!! ኤርትራውያን ንኢሰያስን መጋበርያታቱን ክኣልይዎም ምሉእ ዘይጉዱል ዓቕሚ ኣለዎም። እቲ ጐዲሉ ዘሎ፡ ነዚ ዓቕሚ ኣበራቢሩ፡ ኣብ ሓንቲ ዓላማ ዝረዓመ፡ ዓርሞሸሻዊ ማዕበል “ዳግማይ ይኣክል” ምፍጣር ጥራሕ እዩ። ሕጂ ድኣ እንታይ ተረኽበ፧ ከም ንዕዘቦ ዘሎና፡ ገለ ደለይቲ ፍትሒ ዝነበሩ ውሑዳት “ተጋጊና” ብምባል ኣብ ዳስ ህግደፍ ክስዕስዑ ንዕዘብ ኣሎና። እቲ ቅጅል ዝብለካ ሕቶ ከኣ፡ እንድሕር ደለይቲ ፍትሒ ነይሮም ድኣ ሕጂ እንታይ ተረኽበ ንድሕሪት ዝምለሱ ዘለዉ? ኣብ ኤርትራ ፍትሒ ይኹን ሕጊ ጌና ቦዂሩ እዩ ዘሎ። ገሊኦም’ውን ደለይቲ ፍትሒ ተመሲሎም ንደንበ ፍትሒ ክዘርጉ ዝጸንሑ ክዀኑ ይኽእሉ። እቲ ኮይኑ እቲ ከምዚኦም ዝበሉ ኣምሱሉታት ናብ ደንቢኦም ምምላሶም ንደምበ ፍትሒ ዓቢ ዕድል’ዩ። ገለ’ውን ኩሉ ደላዩ ፍትሒ ሸያጢ ሃገሩ እዩ ብዝብል ጸለመ ህግደፍ ተታሊሎም፡ “ካብ ዘይትፈልጦ መልኣኽ፡ ትፈልጦ ሰይጣን” ዝበሉ ይመስሉ። እዚ ግን ናይ ጥፍኣት መገዲ’ዩ። ክፈልጥዎ ዘለዎም፡ ሰይጣን ሰይጣን’ዩ፡ መልኣኽ ከኣ መልኣኽ! ሸቶና ኣይንስሓት! ንኤርትራ ኣብዚ ወሪዳቶ ዘላ ደልሃመት ክትወድቕ ዝገበረ፡ ምብኳር ሕጊ ጥራሕ እዩ። ኩሎም ኤርትራውያን ኣብ ሃገሮም ከም ባሮት ዘይኮነ ከም ዜጋታት ክነብሩ እንተኽኢሎም፡ ንኤርትራ ዘፍርሓ ናይ ግዳም ሓይሊ ዋላ ሓደ ኣይክህሉን እዩ። መሰሎምን ክብሮምን ዝተሓለወ ዜጋታት ጥራሕ እዮም ንኤርትራ ክከላኸሉላ ዝኽእሉ። ኢሰያስ ኣብ ስልጣን ክሳብ ዘሎ፡ ኤርትራን ህዝባን ኣብ ቀጻሊ ሓደጋ ክህልዉ እዮም። ቀዳማይ ሸቶና እምበኣር ንኢሰያስ ምእላይ ክኸውን ኣለዎ። ኣብዚ ህዝቢ ኤርትራ ክፈልጦ ዝግባእ መሰረታውን ወሳንን ነገር፡ ነዚ ጠንቂ ሓደጋ ኤርትራዊ ሃገራዊ ልዑላውነት፡ መንነትን ምዕባለን ዝኾነ ብስጋን መንፈስን ዝኣረገ ቆራይን ልሙስን ስርዓት ብህጹጽ ንምውጋድ ካብ ካልእ ወልቀሰብ ይኹን ጉጅለ ክጽበ የብሉን። ብድምጹ ጥራይ፡ ነዚ ዝነደየን ናይ ድንቁርና፡ ድሕረትን ድኽነትን ስርዓት ሃዶሽ ከብሎ ከምዝኽእል ክተኣማመን ኣለዎ። እንተዘይኮነ፡ ካብዚ ኣትይዎ ዘሎ ዝኸፍአ ክስዕብ ከምዝኽእል ምስትውዓል ከድሊ’ዩ። እቲ ኩነታት ንህዝቢ ኤርትራ ናይ ህላወ ጉዳይ እዩ። መደምደምታ ኤርትራውያን ካብ ማንም ግዜ ንላዕሊ መሃነኖም ጠፊእዎም፡ መን መን ምዃኑ ክፈልጡሉ ኣብ ዘይክእሉ ደረጃ በጺሖም ይርከቡ። ኣብዚ ግዜ ሕንፍሽፍሽ ኢሰያስ ነቲ ሓቀኛ፡ ኣብ ኤርትራ ዘይኣምን፡ ባህርያቱ ሓቢኡ፡ “ዝብእስ ክሳብ ዝደልዎ ይሕንክስ” ከም ዝበሃል፡ ኩላትና ኤርትራውያን ብሓደ ሃገራዊ በዓላትና ክንጽንብል ኣሎና ብዝብል ምስምስ፡ ልኡኻት ኢሰያስ፡ ነቲ ፈጥፈጥ ኣቢልዎም ዝጸንሐ ናይ ለዉጢ ማዕበል ከቕህምዎ ይፍትኑ ኣለዉ። ኤርትራውያን በዚ ሽርሒ’ዚ ከይተሃመሉ፡ ሕጂ’ውን ቀዳማይ ጸላኢን ሓደጋን ኤርትራ ኢሰያስን መጋበርያታቱን ምዃኖም ተገንዚቦም፡ ናብ ዳስ ህግደፍ ከቋምቱ ዘይኮነስ፡ ንኹሎም ኤርትራውያን ብማዕረ እተጽልል፡ ናቶም "ዳስ ፍትሕን፡ ምትእምማን፡ ኤርትራውነትን” ክተኽሉ ይግባእ። “ኤርትራ መሬትዋ እንጂ ህዝባ ኣያስፈልገኝም“ ዝብል ብሂል ሃይለ ስላሴ ዝደግሙ፡ ንኤርትራን ባሕራን ዝብህጉ ብዙሓት እዮም። ኤርትራዊ ሓቢሩ ስለዝተቃለሰ ናጽነት ኣምጺኡ። ሕጂ’ውን እንተሓቢሩ ሃገሩን ሉኣላውነቱን ክከላኸል ኣይክጽገምን እዩ። ኤርትራውያን ንግዳም ዘይኮነስ፡ ናብ ውሽጢ ዓቕሞም ጠሚቶም፡ ለውጢ ከምጽኡ ከምዝኽእሉ ክተኣማመኑ ይግባእ።
ከትናንት በስቲያ ቅዳሜ ምሽት በባህር ዳር መስቀል አደባባይ በሚገኘው ሚሊኒዬም የወጣቶች ስፖርት ማዕከል ውስጥ ፍንዳታ ደርሶ የሁለት ሰው ሕይወት ማጥፋቱን ቢያንስ አምስት ሠዎች መቁሰላቸውን ከአካባቢው ያነጋገርናቸው ምንጮች ገልፀውታል፡፡ ዋሺንግተን ዲሲ — ከትናንት በስቲያ ቅዳሜ ምሽት በባህር ዳር መስቀል አደባባይ በሚገኘው ሚሊኒዬም የወጣቶች ስፖርት ማዕከል ውስጥ ፍንዳታ ደርሶ የሁለት ሰው ሕይወት ማጥፋቱን ቢያንስ አምስት ሠዎች መቁሰላቸውን ከአካባቢው ያነጋገርናቸው ምንጮች ገልፀውታል፡፡ ፍንዳታው የደረሠው ታዋቂ አርቲስቶች በተገኙበት የሙዚቃ ዝግጅት ላይ እንደሆነ ተጠቁሟል፡፡ ሰለተገደሉትና ሰለቆሰሉት ሠዎች ማንነትና ቁጥር ለማጣራት ጥረት ተደርጓል፡፡ ወደ አማራ ክልል የመንግሥት ኮሚዩኒኬሽንስ ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ አቶ ንግሡ ጥላሁን ያደረግነው ተደጋጋሚ የስልክ ጥሪ አልተሳካም፡፡ ጥረታችንን እንቀጥላለን፡፡ ከባህር ዳር ያነጋገሩን ግለሰብ ለደኅንነታቸው ስለሰጉ በጠየቁን መሠረት ድምፃቸውን ቀይረናል፡፡ በኮንሰርቱ ላይ የነበሩትን አርቲስቶች ስም ዝርዝር በመጥቀስ ይጀምራሉ፡፡
ሓደ ቤት ፍርዲ ሱዳን ኣብ ልዕሊ እሱር ስቕያት ብምፍጻም ሞት ኣስዒቦም’ዮም ንዝበሎም 27 አባላት ጸጥታ’ታ ሃገር ናይ ሞት ፍርዲ ፈሪዱ።እቲ እሱር ኣብ እዋን ኣንጻር ስርዓት ኣልበሽር ዝካየድ ዝነበረ ተቓውሞ ተሳታፊ ዝነበረ ኣሕመድ ኣል ኬር ዝተባህለ መምህር ኮይኑ ዝሓለፈ ዓመት ወርሒ የካቲት ኣብ ማእሰርቲ ከሎ ምሟቱ ይፍለጥ። እዚ ሎሚ ኣብ ቤት ፍርዲ ከተማ ኡምዱርማን ዝተኻየደ መስርሕ ፍርዲ ኣብ እዋን ተቓውሞ ንዝተኻየዱ መቕተልቲ ብዝተሓሓዝ ዝተኻየደ ናይ መጀመርያ መስርሕ ፍርዲ’ዩ። ኣብቲ ሎሚ ዝወዓለ መጋባእያ ብዓሰርተታት ዝቑጸሩ ሰባት ኣብ ኣፍደገ’ቲ ቤት ፍርዲ ብምትእኽካብ ፍትሒ ንኣል ኬር ጠሊቦም። ኣል ኬር ዝሓለፈ ዓመት ጥሪ 31 ኣብ ከሰላ ኣብ ትሕቲ ቀይዲ ዝኣተወ ክኸውን ከሎ ድሕሪ ክልተ መዓልታት ኣብ ማእሰርቲ ከሎ ምሟቱን ስድራቤት ሬሳ ኣብ ዝተቐበልሉ አካላቱ ስንብራትን ማህሰይቲ ከምዝነበሮ ይገልጹ፡ ፖሊስ ኣብቲ እዋን’ቲ ዝኾነ ንሞት ዝዳርግ ኩነታት ከምዘይተፈጸመን ጠንቂ ሞት ሕማም ምዃኑ ምግላጾም ይዝከር። ይኹን ደአ እምበር ቤት ፍርዲ ሎሚ ኣል ኬር ብሰንኪ ዘጋጠሞ ማህረምቲን ስቅያትን ምሟቱ ብምርግጋጽ ኣብ ሞት’ቲ ውልቀሰብ ኢድ አለዎም ንዝበሎም 27 አባላት ጸጥታ’ታ ሃገር ናይ ሞት ፍርዲ ፈሪዱ’ሎ። እዚ ከምዚ ኢሉ ከሎ ኣቐዲሙ ሓደ ቤት ፍርዲ ካርቱም ፕረዚደንት ነበር ዑመር ኣል በሽር ብዝቐረበሎም ክሲ ብልሽውና መሰረት ንክልተ ዓመታት ኣብ ትሕቲ ቐይዲ ክጸንሑ ምፍራዱ ይዝከር።
ከአውሮጳ ስብሰባ ወደአገራቸው ሲመለሱ የታፈኑትና በኋላ መታሰራቸው የተሰማው ዶ/ር መረራ ጉዲና የአሜሪካና የአውሮጳ ፖለቲከኞች በኢትዮጵያ ጉዳይ የከረረ አቋም እንዲወስዱ እያደረጋቸው መሆኑ ተሰምቷል፡፡ [ህወሃት] “ይበልጥ አምባገነናዊ ወደሆነ አስተዳደር እያመራ” ሲሉ አንድ የአሜሪካ ሴናተር ተችተዋል፡፡ አና ጎሜዝ (ፎቶ EURACTIV) መታሰራቸውን እንደሰሙ “I am very upset with this” ያሉት የአውሮጳ ፓርላማ አባል አና ጎሜዝ የዶ/ር መረራ እስር በጣም እንደሚያሳስባቸው በመግለጽ ለስቃይና እንግልት እንደሚዳረጉ ባወጡት መግለጫ ገልጸዋል፡፡ በመቀጠልም “በኢትዮጵያ መንግሥት ላይ በጣም ጥብቅ የሆኑ አካሄዶች ከአውሮጳ ኅብረት በኩል ሊደረግ ይገባል” የሚል ማሳሰቢም ሰጥተዋል፡፡ (ሙሉው ጽሁፍ እዚህ ላይ ይገኛል)፡፡ በመቀጠል የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ መ/ቤት ይህንን መግለጫ አወጣ፤ “የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ ሊቀመንበር የሆኑት ዶክተር መረራ ጉዲና በኢትዮጵያ መንግሥት መታሠራቸውን ሰምተናል፡፡ ዘገባው አሳስቦናል፡፡ መንግሥቱ በዶክተር መረራ ላይ ያለውን ማንኛውንም ክሥ ለሕዝብ እንዲያሳውቅ በፅኑ እናበረታታለን፡፡ የመታሠራቸው ነገር እውነት ከሆነ አድራጎቱ ኢትዮጵያ ውስጥ ነፃ ድምፆችን ለማፈን የሚጣሉት ገደቦች እየተጠናከሩ ለመምጣታቸው አንድ ተጨማሪ ማሳያ ነው የሚሆነው፤ በግልፅ ለመናገር ደግሞ ኢትዮጵያ ያወጀችው የአስቸኳይ ጊዜ ሁኔታ ምናልባት (ተቃዋሚዎችን ዝም ለማሰኘት እና የኢትዮጵያውንን ሕገመንግሥታዊ መብቶቻቸውን ለመካድ የታቀደ ነው እንድንል ያደርገናል፡፡ ይህ ደግሞ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ በታወጀ ጊዜ ከተሰጠው የፖለቲካ ተሃድሶ ተስፋ ጋር የሚጻረር ነው፡፡)” (መግለጫው እዚህ ላይ ይገኛል) ሴናተር ቤን ካርዲን “የዶ/ር መረራ ጉዲና እስር በመንግስቱ ላይ የሰላ ትችት የሚሰነዝሩ የፖሊቲካ ተቃዋሚ በመሆናቸው ብቻ ነው። በመሆኑም በአስቸኳይ መለቀቅ አለባቸው” በማለት የጠየቁት በዩናይትድ ስቴትስ ምክር ቤት የውጭ ጉዳዮች ንዑስ ኮሚቴ አንጋፋ አባል የሆኑት ሴናተር ቤን ካርዲን ናቸው፡፡ ሴናተሩ በቅርቡ አዲስ አበባ ላይ የታሰሩት የተቃዋሚው የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግሬስ ሊቀመንበር ዶ/ር መረራ ጉዲና እና ሌሎች በእስር ላይ የሚገኙ የፖለቲካ መሪዎችና ጋዜጠኞች እንዲለቀቁ የጠየቁበትን ጋዜጣዊ መግለጫ አውጥተዋል። የምክር ቤት አባሉ አክለውም፤ የኢትዮጵያ መንግስት በእስር ላይ የሚገኙ ጋዜጠኞችን፥ የተቃዋሚ ፓርቲ አባላትንና የሲቪል ማኅበረሰብ ታጋዮችንም እንዲፈታ፣ የፖለቲካ ምሕዳሩን ለማስፋት የሚያስችሉ ተጨባጭ እርምጃዎችን እንዲወስድና እንዲሁም በማኅበራዊ መገናኛ ብዙኃን አገልግሎትና አቅርቦቶች ላይ የጣለውን ማዕቀብ እንዲያነሳ፤ ሲሉ ጠይቀዋል። (የሴናተሩ መግለጫ እዚህ ላይ ይገኛል) ሴናተር ክሪስ ኩንስ በመቀጠልም በዩናይትድ ስቴትስ ምክር ቤት የውጭ ጉዳዮች ንዑስ ኮሚቴ አባል የሆኑት ሴናተር ክሪስ ኩንስ ከዶ/ር መረራ መታሰር ጋር ተያይዞ የኢትዮጵያ መንግሥት እየወሰደ ያለው የኃይል እርምጃ ያሳሰባቸው መሆኑን በመጥቀስ ይህንን ብለዋል፤ “ይህ የኢትዮጵያ መንግሥት ይበልጥ አምባገነናዊ ወደሆነ አስተዳደር እያመራ ያለበትን አዝማሚያ የሚጠቁም ሌላ አዋኪ ምልክት ነው። ውስብስቡን ውስጣዊ የፖለቲካና የክልል አወቃቀር፤ እንዲሁም ከባድ ሊሰኙ የሚችሉትን ታሪካዊ ገጠመኞቻቸውን እገነዘባለሁ። ይሁንና መንግሥቱ በቅርቡ የወሰዳቸው የኃይል እርምጃዎች ግን ዘለቄታ ላለው ዲሞክራሲ ተጨባጭ አደጋዎች ናቸው” ብለዋል። (ህወሃት ላለፉት 25 ዓመታት አምባገነናዊ ሥርዓት ያላራመደ በሚምስል የተናገሩት) ሴናተሩ የኢትዮጵያን ጉዳይ የሚከታተሉና በመናገር ነጻነት፣ በመያዶች፣ እና በሌሎች መብቶች ዙሪ በህዝቡ ላይ የተጣለው ገደብ ይበልጥ አምባገነናዊ ወደሆነ አዝማሚያ የሚወስድ መሆኑን ያላቸውን ሥጋት ለአሜሪካ ድምጽ ሬዲዮ በሰጡት ቃለምልልስ አስታውቀዋል፡፡ (እዚህ ላይ ይገኛል) የተለያዩ ዓለምአቀፍ ሚዲያ ስለ ዶ/ር መረራ መታሰር በስፋት ዘግበዋል ቢቢሲ፣ አልጃዚራ፣ ኤኤፍፒ ከFrance 24፣ ዋሽንግተን ፖስት፣ ሌሎችም በኢትዮጵያ እየተካሄደ ስላለው ግፍና በደል ከመረራ እስር ጋር አያይዘው ዘግበዋል፡፡ የዶ/ር መረራ ጉዲናን መታሠርና በአጠቃላይ የኢትዮጵያን ጉዳይ በተመለከተ በአሜሪካ የዴሞክራቲክ ፓርቲ ሴናተሮች በህወሃት ላይ ይህንን መሰሉን አቋም መውሰድ ከኦባማ የሥልጣን መልቀቅ ጋር የሚያይዙ ወገኖች አና ጎሜዝ በመግለጫቸው እንደተናገሩት ጥብቅ አቋም በኢህአዴግ ላይ የሚወሰድበት ሁኔታ ከተፈጠረ አሜሪካም ይህንኑ መስመር ልትወስድ ትችላለች የሚል አስቴየት ይሰጣሉ፡፡ ከቢል ክሊንተን የሥልጣን ዘመን ጀምሮ አሁን ደግሞ በኦባማ አስተዳደር የኢትዮጵያን ጉዳይ በተመለከተ ከአድዋ ወያኔ ባልተናነሰ መልኩ ለህወሃት ግልጽ ድጋፍ ሲሰጡ የቆዩት እንደነ ሱዛን ራይስ የመሳሰሉ ባለሥልጣናት የትራምፕን መመረጥ ተከትሎ ከሥልጣናቸው መልቀቃቸው “መጪውን ጊዜ ለኢህአዴግ ብሩህ” አያደርገውም የሚለውን ተስፋ የሚጋሩ ጥቂቶች አይደሉም፡፡ (የዶ/ር መረራ ፎቶ: Simona Foltyn) ጎልጉል፡ የድረገጽ ጋዜጣ Share on Facebook Tweet Follow us Filed Under: News Tagged With: Full Width Top, Middle Column Reader Interactions Comments Mulugeta Andargie says December 10, 2016 04:32 am at 4:32 am Guys!! Concerning Dr. Mererra Gudina, everyone has his own opinion. Ms. Anna Gomez is not a member of EU parliament. But, since she has a lot of languages knowledge, she is so active around the area. The Europeans have no one language which represents the Union. It was supposed to be English. They didn’t approve the language until now. The individuals who are multi language talent, they have a chance to be hired and work in the union. Ms. Anna Gomez has got that chance. Dr.Mererra broke the laws of State of Emergency. He was invited by individuals or even by Ms Anna Gomez. Through that, he had got a fund raising advantage. I believed he had got the money that he needed. No patiency!! As soon as he got and went back home. I think the moeney is freezed. Poor Mererra!!! Reply Lusif says December 14, 2016 04:36 am at 4:36 am Even though he is from the old generation who over estimate and over pride in themselves, he is a seasoned politicians. ” A hungry constituents without options will devour on their leaders” is his saying that has strong significant to the current political turmoil. Putting him in prison is absolutely wrong and very damaging and a showcase to the true dictatorial behaviour of the ruling party. He has appeared couple of times to the US congress and EU parliament. He is a legitimate peaceful opposition party leader. That means he is a cerdiable opposition figure, not only among his constituents, but also in donating western nations. Had there been a savvy politician every precautions could have been taken before the ruling party bring out its true nature and trash it’s own image. By refraining from putting Dr. MERARA in prison, the ruling party could have shown what it means by transformation — benevolent, tolerant and respecting differencs and oppositions. Unfortunately that was not the case, I guess the ruling party will be forced to realise him. That is obvious from different angles. I watched a video by Fana broadcasting when one of the political science expert and a Dr. In the field mentioning one of the political machine problems is ” state capture ” He was absolutely right. Few ruling party officials are more powerful than the government and executive body, the judiciary and even the parliament. They act and no government organ asks then. The rest of the process is formality. Such illegal, unethical act has been common place for long time. So many individuals have gone through such kind procedures. It is unfortunate. What else one can say. Seeing all the messes and the crises at hand, some of us believe the country is not governed by the elected government as such but the few party leaders. I guess that was what that honorable political science expert talking about when he said state capture. Is that like a government within a government. God mercy!!!!!
የሰው ልጅ በእግዚአብሔር አርአያና አምሳል የተፈጠረ እንደመሆኑ ጭካኔ፣ ሰቆቃ መፈፀም እና በሰው ላይ ግፍ መዋል የባሕርይው አይደለም። የሰው ልጅ «ሰው» ነውና እግዚአብሔር በኅሊናው ውስጥ ክፉውንና ደጉን የሚለይበት መዳልው (ሚዛን) ፈጥሮለታል። ከማንም ባይማረው እንኳን በኅሊናው ክፉውን እና ደጉን የመለየት ሥጦታ አለው። ይህ ክፉንና ደጉን የመለየት ሥጦታ በሥነ ምግባር እና በትምህርት የበለጠ ይዳብራል፤ ያድጋል፣ ይጎለምሳል። ይሁን እንጂ የሰው ልጅ ኅሊናው ክፉና ደጉን በመለየት መካከል ፈራጅ ሆኖ የተቀመጠለት ቢሆንም ክፉውን እየተወ ደጉን እንዲከተል «ሥነ ምግባር» ብሎም «ሕግ» የሚባል አጥር ይበጅለታል። በነጻነት የተፈጠረ እና ነጻ ፈቃድ ያለው ቢሆንም በነጻ ፈቃዱ ተጠቅሞ ለሚሠራው ሥራ ደግሞ ተጠያቂነት አለበት። ያ ተጠያቂነት ነጻ ፈቃዱን በአግባቡ እንዲጠቀም ያደርገዋል። ለሰው ልጅ ሰማያዊ ሕግ እንዳለው ሁሉ ምድራዊ መተዳደሪያ ሕግም አለው። ለሰማያዊው ሕግ ብሎ መልካም ባይሠራ ስንኳ ምድራዊውን ቅጣት ፈርቶ ከክፉው ይልቅ በጎውን ይመርጣል። በእርግጥ በምድራዊው ሕግ ጥሩ የተባለ ነገር ሁሉ በሰማያዊው ሕግ ጥሩ የማይባል ሊሆን ቢችልም በዚህ ዓለም ላይ አንዱ ከአንዱ ተከባብሮ ለመኖር ግን ይጠቅመዋል። ያ ባይሆን ኖሮ ለሃይማኖት ደንታ የሌላቸው ነገር ግን በሥርዓት የሚኖሩት ሕዝቦች እርስበርሳቸው በተበላሉ ነበር። ሰው ልጅ ሰማያዊ ሕግም ምድራዊ ሕግም የማይገዛው ሲሆን ከእንስሳትና ከአውሬዎች ያልተሻለ ጨካኝና አረመኔ ይሆናል። ወንጀል እና ጭካኔ የዕለት ተዕለት ተግባሩ ይሆናሉ። በሌላ ዘመን እና በሌላ ጊዜ ቢሆን እንኳን ሊፈጽማቸው ሊያስባቸው እንኳን የማይችላቸውን ነገሮች መፈፀም ይጀምራል። ስለዚህ የሕግ አጥር እንዳይጣስ እና ሰው ከሰዋዊነት (ሰብዓዊነት) ድንበር ወጥቶ የአውሬዎችን ጠባይ እንዳይላበስ (በሕገ አራዊት እንዳይመራ) ትልቅ ጥንቃቄ ይፈልጋል። ይህንን በማድረግ ረገድ የሥነ ምግባር ሚዛን ያላቸው የእምነት ተቋማት እና ምድራዊ የሕግ ሚዛን ያላቸው መንግሥታትና መንግሥታዊ ተቋማት ትልቅ ኃላፊነት አለባቸው። እነዚህ ሁለቱ ተቋማት (ማለትም ሃይማኖት እና መንግሥት) ይህንን ሚዛናቸውን የጣሉ ቀን የሰው ልጅ ከሰውነት ተርታ ወጥቶ ወደ አራዊትነት እንዲገባ በሩ ተከፈተለት ማለት ነው። «የእግዚአብሔር አገር፣ የሃይማኖተኞች አገር» በምትባለው በአገራችን በኢትዮጵያ ሰዎች ከሰውነት ወደ አውሬነት የተቀየሩበትን የቀይ ሽብር/የነጭ ሽብር ዘመን ማንሣት የግድ ነው። ወገን ወገኑን የጨፈጨፈበት፣ ወንድም እህቱን፣ እህት ወንድሙን አሳልፎ የሰጠበት፣ ለሳንቲም ድቃቂ፣ ለጨርቅ እላቂ ሲባል ሰው ከሰው የተከዳዳበት፣ ሚስቱን ለመድፈር ሲባል ያለ ወንጀሉ ባል የተገደለበት ዘመን ታሪክ የተጻፈበት ቀለም ገና አልደረቀም። በወጣነታቸው ሮጠው ያልጠገቡ ያገራችን ልጆች በፖለቲካ አመለካከት ተለያይተው የተጫረሱበት፣ እርበርስ የተከዳዱበት፣ ዘግናኝ ጭካኔ የተፈጻጸሙበት ዘመን ትናንት እንጂ ጥንት አይደለም። የዚያ ዘመን የጭካኔ ተሳታፊዎች አሁንም በመካከላችን አሉ። ከመካከላቸው ጥቂቶቹ በቃላቸው እየነገሩን፣ በጽሑፋቸው ያንን ታሪክ እንዳንደግም እየመከሩን፣ ዘመነ ንስሐቸውን በደግ ነገር ለማሳለፍ እየጣሩ እኛም ወደዚያ አይነት ዘመን እንዳንመለስ እያስጠነቀቁን ቢሆንም አልሰማናቸውም። አሁንም አገራችን በአስቸኳይ አዋጅ ሰበብ «ነጻ ርምጃ»ን ድጋሚ አውጃ ያንን ዘመን ለመድገም አፋፍ ላይ ደርሳለች። 1. ከአዲስ አበባና ከአካባቢው የሚወጡ መረጃዎች እንደሚያመለክቱት መብራት በማጥፋትና በየቤቱ በመግባት መዝረፍ ተጀምሯል። ይህንን የሚያደርገው ወንጀል መፈፀም እንደሚችል የተፈቀደለት ብረት አንጋቢ ወታደር ነው። 2. መንገድ ላይ ሰዎችን እያሰቆሙ በመፈተሽ ንብረታቸውን መውሰድ ተጀምሯል። 3. ተጠርጣሪ የተባለ ሰው በገፍ እየታሰረ ነው። ከታሳሪዎች መካከል አንዳንዱን በአደባባይ መግደል ተጀምሯል። ከዚህ ቀጥሎ የሚመጣው የንብረት ዘረፋው ስስት ጋብ ሲል ሴቶችን መድፈር መሆኑን ከዘመነ ቀይ ሽብር ታሪክ መማር የግድ ነው። በቂም በበቀል ያለ ምንም ወንጀላቸው የሚገደሉ ሰዎች ቁጥር ይጨምራል። ጎረቤት ከጎረቤቱ መበቃቀያ ጊዜ ያገኘ ይመስለዋል። በዲላና በአካካዊዋ ምን እየሆነ ነው? የሰው ልጅ የሥነ ምግባር እና የሥነ ሕግ ሚዛኑ ሲነሳለት የማያደርገው ነገር የማይፈጽመው ወንጀል አይኖርም። ይህ ሁሉ እንዳይመጣ የሃይማኖት አባቶች እና የሃይማኖት መሪዎች ትልቅ ኃላፊነት ነበረባቸው። ምን እያደረጉ እንደሆነ በይፋ ስለምናውቅ ከእነርሱ አንዳች መፍትሔ መጠበቅ የዋህነት ነው። ይሁን እንጂ በሥልጣን ላይ ባይኖሩም መንፈሳዊ ሥልጣኑ ያላቸው የሃይማኖት አባቶች በግላቸው ይህንን ኃላፊነት መሸከም አለባቸው። በወታደርነት ለሚያገለግል ማንኛውም ዜጋ መንገር አለባቸው። ከሰውነት ወጥተው ወደ አውሬነት እየገቡ መሆናቸውን፣ ያንን ድንበር ካለፉ በኋላ ወደ ሰውነት መመለስ እንደማይኖር ሊመክሯቸው ይገባል። በደም የሰከሩት የሕወሐት ሰዎች ወደ ኅሊናቸው ይመለሳሉ ብሎ መገመት መቸም የዋህነት ነው። ሌላው ጀሌ ግን ጊዜና ተስፋ አለው። አሁንም ኅሊናውን ቢያዳምጥ ተስፋ አለው። ቀሪ ዘመኑን በጸጸት እሳት ሲቃጠል ከሚኖር አሁን ምርጫውን ቢያስተካክል ይበጀዋል። ይህ የፖለቲካ ምርጫ አይደለም። ሰው የመሆንና ሰው ያለመሆን ምርጫ ነው። ሌላው ይህ ጥሪ የሚመለከታቸው በስማቸው የሚነገደው የትግራይ ወገኖቻችን ናቸው። አገራችን ከምድረ ሰብዕ ወደ ምድረ አራዊት፣ ሕጋችን ከሕገ ሰብዕ ወደ ሕገ አራዊት እየተንሸራተተች መሆኗን ተረድተው የመጨረሻ የመፍትሔ ርምጃቸውን መውሰድ አለባቸው። ይህ ደም መፋሰስ ማቆሚያ አይኖረውም። ጭካኔ ጭካኔን ይወልዳል። ጭካኔ ቂምን ይወልዳል። ደም ማፍሰስ ደም ማፍሰስን ያስከትላል። አሁንም ኅሊና ላላቸው፣ በጎ ኅሊና ላላቸው በሙሉ እንጮኻለን፣ ጆራቸው ሳይሆን ኅሊናቸው እንዲሰማን።
ፕሮጀክት ድልድል የተበረታታው በቅድሚያ በማኅበረሰብ ጤና እና ጾታና ዕድገት ዘርፍ እንደተገኘው ተሞክሮ የቤት ውስጥ ጥቃት ጥናት በምዕራባውያን የዕውቀት ማግኛ መዋቅር እና ዐሳባዊ አረዳድ ተጽእኖ ሥር መሆኑን በመረዳት ሲሆን ይሄም ድጋሚ መገምገም ያለበት ነው፡፡ በበርካታ ዓለም አቀፋዊ የመድረክ ንግግሮች የቅርብ አጋር ጥቃት በተደጋጋሚ ንድፈ ዐሳቡ ዝቅ ባለ ደረጃ ወይም ከምዕራባውያን የበለጸጉ ማኅበረሰቦች ሁኔታ አንጻር የሚቀርብ ነው፡፡ በተያያዥም ዋነኞቹ የንድፈ ዐሳብ መዋቅሮች ተቀባይነት ያላቸው በተለይም ሴቶችን ከመጨቆን እና ከማጥቃት ጋር የተያያዙ የወንድ የበላይነትን የሚያንጸባርቁ ባሕሎች ጋር በተያያዘ ባለ ጥርጣሬ ዝቅ ያለ ትኩረትን ነው ያገኙት፡፡ ጾታን መሠረት ያደረገው ጥቃት ጉዳይ በስፋት የተወረሰው በምዕራባውያን መር ማኅበረሰባዊ ንድፈ ዐሳብ በኩል ሲሆን ጾታዊ እምነቶች፣ ማኅበረሰባዊ ልዶች እና የሰው ጠባይ አንዱ ለአንዱ ምክንያት በመሆን መንገድ እንዴት እርስ በእርሳቸው እንደሚገናኙ የሚያብራሩ ጉዳይ ተኮር ማኅበረሰባዊ ባሕላዊ እና ሕዝብ ተኮር ጥናቶች ግን እምብዛም የሉም፡፡ በሥነ ሰብእ ማስረጃዎች ላይ መሠረት ያደረጉ ጥናቶችም ውስንነት ይታይባቸዋል ምክንያቱም መሠረት የሚያደርጉት በአውሮፓ እና አማሪካ የጾታ እና ጾታዊ ግንኙነት ንድፈ ዐሳቦች ላይ ስለሆነ ነው፡፡ ስለዚህም እጅግ ጥቂት ጥናቶች ብቻ ናቸው በነባር ሃይማኖታዊው ዓለም እና ሀገረኛ ማኅበራዊ-ባሕላዊ ዘዴ የማስተካከያ ዕቅዶች ላይ ምርምር ያካሄዱት፡፡ ፕሮጀክቱ ራስ ጠቀስ እና ሕዝብ ተኮር ዐሳባዊ እና ንድፈ ዐሳባዊ መዋቅሮችን ለማበረታታት የሚያልም ሲሆን በዚህም ጉዳይ ተኮር አግባብነት ያለው እና ውጤታማ የሆነ ጣልቃ ገብነትን ለማሳካት በማሰብ የቤት ውስጥ ጥቃትን ለመመርመር እና ለመረዳት ያልማል፡፡ ይሄ ክፍል በባሕሎች መካከል በተለይም በዕድገት ኢላማ የተደረገባቸው ዝቅተኛ እና መካከለኛ ገቢ ባላቸው ሀገሮች ላይ ወይም በምዕራቡ ማኅበረሰብ ውስጥ ባሉ በተለያዩ ሕዝቦች ለቤት ውስጥ ጥቃት ተመራማሪዎች የተዘጋጁ የፕሮጀክት የጽሑፍ ውጤቶችን ይዘረዝራል፡፡ የእኛ መረጃዎች Moving Beyond Assumptions: The Complex Role of Religion in the Experience of Conjugal Abuse in Northern Ethiopia Courtesy of Cambridge Centre for Christianity Worldwide 27 October 2020 In the fields of gender and religious studies and gender and development, religious systems have been most often interpreted as inegalitarian and as conducive to conjugal abuse. Many studies have lacked the proper contextualisation to understand how local traditions have been known and experienced vernacularly. In this webinar, Dr Romina Istratii presents a theology-informed, ethnographic study of conjugal abuse realities and attitudes in the Ethiopian Orthodox Täwahәdo community of Aksum in Northern Ethiopia. The study stresses the urgency for an approach that understands how laity and clergy deploy religious discourse to maintain practices and social norms and that subtly leverages on apostolic Orthodox theology to facilitate normative, attitudinal and behavioural change. Watch the video Dr Romina Istratii speaks on ethical dilemmas in domestic violence research in low- and middle-income countries Courtesy of the University of Sheffield 20 May 2020 In this interview conducted with the University of Sheffield, Dr Romina Istratii shares some of the main ethical challenges that she faced while conducting research on domestic violence in Northern Ethiopia, which was committed to epistemological reflexivity and being transparent about the positionality of the non-local researcher in the research process. Inter alia, she addresses ethical and practical issues around entering the field, community engagement, consent and data management, language learning and safety in domestic violence research.
የኢትዮጵያ ሬዲዮና ቴሌቪዥን ስም ሲነሳ አቶ በረከት ስምዖን በግንባር ቀደም ይጠቀሳሉ። የአቶ በረከት ንብረት ሆኖ የመለስን አመራር በታማኝነት ሲያገለግል የኖረው ይህ ተቋም ቆርጦ በመቀጠል፣ የዜጎችን ሃሳብ በማዛባት፣ ወሬን ባለማመጣጠንና የሃሰት ፕሮፓጋንዳ በማስተላለፍ የሚታወቅ ነው። ስለሚጠየፉት የማይመለከቱት እንዳሉ አፍ አውጥተው የሚናገሩም አሉ። ለሙያው ቅርብ የሆኑ አስተያየት ሰጪዎች “ወገንተኛ እንኳን ቢኾን መሰረታዊ የሙያው ግዴታ ሳይጣስ ሊሆን ይገባል። አንድ መገናኛ ማመጣጠን ካልቻለ በራሱ ሙት ነው። እያደር ብቻውን ይቀራል” ሲሉ ኢቲቪን ይገልጹታል። እንደነሱ አባባል ኢቲቪ ከህዝብ ሳይሆን ከራሱ ጌቶችም ጋር ተነጥሎ የአንድ ወገን (ግለሰብ) ሎሌ የሆነ በድርጅት ቅርጽ የሚከላወስ ሱቅ በደረቴ አይነት ነው። ኢቲቪ ሃሳባቸውን፣ ንግግራቸውን፣ አቋማቸውን፣ ጥቆማቸውንና … [Read more...] about ኢህአዴግ ኢህአዴግን ማፈን ጀመረ! Filed Under: News Tagged With: abay, bereket simon, etv, Full Width Top, meles, Middle Column ከሳምንቱ አጫጭር ዜናዎች October 29, 2012 12:45 pm by Editor Leave a Comment አቶ ግርማ ለጠ/ሚኒስትር ሃይለማርያም ዘለፋ መልስ ሰጡ በተወካዮች ምክር ቤት ብቸኛው የተቃዋሚ ፓርቲ መድረክ ተወካይ አቶ ግርማ ሰይፉ አቶ ሃይለማርያም ደሳለኝ መድረክ የምርጫ ስነምግባር ኮዱን ላለመፈረሙ ያቀረቡትን ምክንያትና ዘለፋ አጣጣሉት። አቶ ግርማ ኦክቶበር 22 ቀን 2005 ዓ ም ከሪፖርተር ከጋዜጠኛ ዮሐንስ አምበርብር ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ እንዳስታወቁት “ከአይ ዲ ኤ በቀጥታ ተቀዳ የተባለው የምርጫ ስነ ምግባር ኮድ ሁለት ፓኬጆች የተካተቱበት አይደለም” ብለዋል። “ኢሕአዴግ ግን ነጥሎ ያመጣው አንዱን ነው፤ ቀሪ ሁለት ፓኬጆች አሉ፤ እነሱ ይጨመሩ ነው የምንለው፡፡ ምክንያቱም በጣም ጠቃሚ ስለሆኑ ጉዳዮች ነው የሚያስረዱት፡፡ ስለ ምርጫ አስተዳደር የመሳሰሉ፤ ነገር ግን አይፈልጉም፤ ምክንያቱም ምርጫ ቦርድ ወንድማቸውን ሊነካባቸው ነው፡፡ ምርጫ ቦርድ ጠንካራ አስተዳደር … [Read more...] about ከሳምንቱ አጫጭር ዜናዎች Filed Under: News Tagged With: azeb, belayneh, birtukan, etv, girma, gladney adoption center, meles, reeyot, roman, sheraton
ጉዳያችን - GUDAYACHN: ''ሉዓላዊነት ማለት በውጭ የሚኖር ኢትዮጵያዊን መብት ማስክበርም ጭምር ነው''።ለአውራምባው ድረ-ገፅ አቶ ዳዊት እና ለ''ቲጂ'' ''ዩቱዩብ'' አዘጋጅ አቶ መስፍን በዙ የተዘጋጀ ምላሽ (የጉዳያችን ማስታወሻ) ጉዳያችን - በጉዳያችን ሚድያ፣ኮምኒኬሽን እና ምክር አገልግሎት የሚዘጋጅ ሲሆን ከ2003 ዓም ጀምሮ በድረ-ገፅ ላይ የነበረ በአሁኑ ጊዜ ከአንድ ሚልዮን በላይ ጎብኚዎች ያሉት ገፅ ነው። Gudayachn is prepared by Gudayachn Multimedia, Communication and Consultant Organization. It has been online since 2011. Currently, Gudayachn is being visited by over One-million readers from all over the world. ወደ የሚፈልጉት ቋንቋ ይቀይሩ Translate to different Languages Saturday, August 1, 2015 ''ሉዓላዊነት ማለት በውጭ የሚኖር ኢትዮጵያዊን መብት ማስክበርም ጭምር ነው''።ለአውራምባው ድረ-ገፅ አቶ ዳዊት እና ለ''ቲጂ'' ''ዩቱዩብ'' አዘጋጅ አቶ መስፍን በዙ የተዘጋጀ ምላሽ (የጉዳያችን ማስታወሻ) ''በባህር ማዶ ኢህአዴግን የሚቃወሙ ከ9 እስከ 10 የሚሆኑ ናቸው።ብዙዎቹን በአካል አውቀዋቸዋለሁ።በታክሲ ሥራ ላይ የተሰማሩ ናቸው'' የአውራምባ ድረ-ገፅ አዘጋጅ አቶ ዳዊት ''ሰልፍ የሚወጡት ሰዎች እየተከፈላቸው ነው'' አቶ መስፍን በዙ የቲጂ ''ዩቱዩብ'' አዘጋጅ ኢትቪ ዶክመንተሪ ዛሬ ቅዳሜ ሐምሌ 25/2007 ዓም በውጭ የሚኖሩ የሀገራቸው ጉዳይ እንደ እሳት የሚያንገበግባቸው ኢትዮጵያውያንን የሚዘልፍ ፕሮግራም አስተላልፏል።ፊልሙ የአውራምባ ድረ-ገፁን አቶ ዳዊትን፣አቦይ ስብሐት፣መስፍን በዙ ሲናገሩ ያሳያል።አቶ ሬድዋን ልብስ ሊገዙ ሱቅ ሲገቡ የዘለፏቸውን ሰዎች እና ኢሳት ድንቁን ጋዜጠኛ መሳይ መኮንንን አክትቪስቶቹን ሲያወያይ ለኢትዮጵያ ሕዝብ ያሳያል።እዚህ ላይ የኢትዮጵያ ሕዝብ ኢሳትን በኢቲቪ ሲመለከት ''አንበሶቹ መጡ'' ሲል በአይነ ህሊና ይታያችሁ።አቶ መስፍን በዙ አሜሪካ የሚገኘው የቲጂ ዩቱዩብ (ለአቅመ ቲቪ አለመድረሱን የማይስማማ የለም) ''ሰልፍ የሚወጡት ሰዎች እየተከፈላቸው ነው'' ብሉ ሲናገር የኢትቪ ጋዜጠኛ ነጠቅ አደረገና ''ማን ነው የሚከፍላቸው?'' ሲል በርቀት ተሰማ (ኤዲት ሳይደረግ መሆን አለበት) አቶ መስፍን እንዳልሰማ አለፋት። የአውራምባ ድረ-ገፅ አዘጋጅ አቶ ዳዊት''በባህር ማዶ ኢህአዴግን የሚቃወሙ ከ9 እስከ 10 የሚሆኑ ናቸው።ብዙዎቹን በአካል አውቀዋቸዋለሁ።በታክሲ ሥራ ላይ የተሰማሩ ናቸው'' በማለት ለማቃለል ሲሞክር በጣም ያሳፍራል። ከጥቂት ደቂቃዎች በኃላ አቶ ዳዊት ቀደም ብሎ ''በአሜሪካ ያሉት ተቃዋሚዎች ከ 9 እስከ 10 የሚሆኑ ናቸው'' ያለውን እረሳው መሰለኝ ''የሚቃወሙት በኢሳት ዙርያ ናቸው'' አለ እና የማይገናኝ ነገር ማውራት ጀመረ ''የኢሳት አማካሪዎች እነ ካሳ ከበደ እና ሻለቃ ወልደ ጊዮርጊስ ናቸው'' በማለት አስቂኝ ንግግሩን ቀጠለ።አላማው ''ኢሳት የደርግ ነው'' የሚል መልዕክት ለማስተላለፍ ነው።እዚህ ላይ ልብ ማለት ያለብን ሁሉንም ነገር ደርግ ደርግ እያላችሁ ደርግን የማያውቀውን ትውልድ ደርግን አስወድዳችሁት ይሄው ባለፈው ግንቦት በሊብያ ላለቁት ወገኖቻችን አዲስ አበባ ሰልፍ የወጡ ወጣቶች ''መንጌ ና!'' እያሉ እንዲዘፍኑ አደረጋችሁ።ኢሳት ደርግ ነው ካሉ ደርግ ጥሩ መንግስት ነበር።ብለው የሚያስቡ ኢህአዴግ ከገባ የተወለዱ ብዙ ወጣቶች አሉ።ዛሬ አቶ ዳዊት ኢሳትን የሚያማክሩ የደርግ ከፍተኛ ባለስልጣናት ናቸው ሲል ተሰማ።እዚህ ላይ ግን ህወሃት የቤላሩስ የአየር ኃይል አብራሪ እየቀጠረ ሀገር እየጠበኩ ነው የለን የለም እንዴ? በኢትዮ-ኤርትራ ጦርነት ወቅት የደርግ መኮንኖች ያላቸውን በልመና ከየሀገሩ እየሰበሰበ አማክሩኝ ማለቱን አቶ ዳዊት አላወቁ ይሆን? ኢሳት የሚተዳደረው በሕዝብ የምመከረውም በሕዝብ መሆኑን በአንድ ወቅት አቶ ዳዊት በምድረ አሜሪካ ስለ ኢሳት ታላቅነት በአሜሪካ ለኢሣት በተዘጋጀ መርሃ ግብር ላይ እንዲህ ብሎ ነበር ''ኢሳት ሲጀምር ሀገር ቤት ነበርኩ።መንግስት የተገለበጠ ነበር የሚመስለው።ትልቁ ትግል መሆን በሚድያ ነው።ኢሳትን መደገፍ አለብን'' ብሎ ነበር።የአቶ ዳዊትን ከሁለት ዓመት በፊት ውዳሴ ኢሳት ያሰሙበት የፊልም ድርሳን ለመስማት ይህንን ይጫኑ። የዛሬ የኢቲቪ ፕሮግራም ቀጠለ። አቶ ዳዊትም እንዲህ አለ '' እነኝህ (ተቃዋሚዎችን ማለታቸው ነው) ዜግነት የቀየሩ ናቸው እና ስለ ኢትዮጵያ ምን አገባቸው?''። ዳዊት አሁን 'ወጥ' ቢጤ እረገጠ።አቶ ዳዊት ጋዜጠኛ በመሆኑ በመጠኑም ቢሆን የውጭውን ዓለም አይቶታል የሚል ያነበብኩ መስሎኝ ነበር። በምሳሌ ላስረዳው መሰለኝ።ለመረጃ ያህል በውጭ ሀገር ብዙ ኢትዮጵያዊ ''የአምነስቲ ኢንተርናሽናል'' አባል አለ።እኔም እራሴ አባል ነኝ። አምነስቲ በርማ ለታሰረው ለማላውቀው ወንድሜ ድምፄን እንዳሰማ ይጠይቀኛል።ጠይቆኛልም።እኔም ሳላቅማማ ድምፄን አሰማለሁ፣ፔቲሽን እፈርማለሁ፣ ካስፈለገ ሰልፍ እወጣለሁ።ሌላ ምሳሌ ልጥቀስለት በኖርዌይ ቀይ መስቀል አባልነቴ ደግሞ ለሶርያ ሕፃናት በኦስሎ ጎዳና ''የሶርያ ሕፃናትን እርዱ'' እያልኩ ገንዘብ አሰባስቤ ሰጥቻለሁ።እና እንደ አውራ አምባው ዳዊት በአንዱ ክፍለ ዓለም ያለው ጉዳይ ሌላው ዓለም አያገባውም ሊለን ነው።ትውልደ ኢትዮጵያዊ ስለ በርማ ነፃነት፣ስለ ሶርያ ሕፃናት እልቂት አያገባውም ሊለን ነው። የዳዊት በእርግጥ ደፈር ይላል።ዳዊት ትውልደ ኢትዮጵያዊው እትብቱ ስለተቀበረባት ኢትዮጵያ አያገባውም የሚል የትምክህት ንግግር ነው በማን አለብኝነት ያሰማን።አቶ ዳዊት ይህንን ዘመን አለፍነው እኮ! አሸባሪ እና ህዝብን በጎሳ የሚከፋፍል መንግስት ከስልጣን መውረድ አለበት ብሎ መጮህ ዓለም አቀፍ ግዴታን መወጣት ነው።አይደለም በደሉ የተፈፀመበት ሀገር ተወላጅ ቀርቶል ዳዊትን የምጠይቀው ኢህአዴግ/ህወሓት ለምንድነው አንዴ ሱማሌ፣ሌላ ጊዜ ደቡብ ሱዳን የኢትዮጵያን ወጣቶች እየላከ በጦርነት የሚማግደው? በእዚህ አነጋገር ፕሬዝዳንት ኦባማም አፍሪካ ህብረት ላይ ቆመው የአራት ኪሎ ቅምጥሎችን ''ስልጣን ልቀቁ ለአዲሱ ትውልድ አስተላልፉ'' ብለው እስከአንገታቸው የነገሯቸው ኢትዮጵያዊ ሆነው እንዴ? አቶ ዳዊት ዓለም ተቀየረ። አራት ኪሎዎች በጎሳ ሲከፋፍሉት ዓለም አንድ ሆነ።እዚህ ላይ ፕሬዝዳንት ኦባማ ሉሲን ካለነገራቸው የጎበኙት የጎጥ ፖለቲካ ድንቡሽት ላይ እንደተሰራ ለወቅቱ ባለሥልጣኖቻችን ለመንገር መሆኑን መጠርጠሬን መደበቅ አልችልም።ሉሲን ከጎበኙ በኃላ በንግግራቸው ''ሁላችን ቅድመ ምንጭ ሉሲ'' በማለት የጎጥ ፖለቲካን ''አንድነት 101'' ኮርስ መስጠት እንደፈለጉ የገባን ገብቶናል። ዳዊት ግን አቶ ኦባማን እርስዎ አሜሪካዊ ነዎት ስለ አፍሪካ ምን አገባዎት ብሏቸው ይሆን? ይህ ማለት አቶ መለስ የሱማልያ ፓስፖርት ነበራቸው።ይህ ማለት በስህተት ነው ጠቅላይ ሚኒስትርነታቸው ማለት ጋር እኩል ነው። በእዚሁ የቅዳሜው ኢቲቪ ፊልም ላይ ዋሽንግተን መጥቶ የተወቀሰ ባለስልጣን ሁሉ እንዳይቀር የተባለ ይመስል አቦይ ስብሃትም ታድመው ነበር። ለሚሉት ነገር ጠያቂ እና ተቆጪ የሌለባቸው አቦይ ስብሐት ''እነኝህ ሰዎች (ተቃዋሚዎች ማለታቸው ነው) የሚናቁ አይደሉም'' ብለው ፈርጠም ብለው ተናገሩ።የአቦይ ይሻላል።ቢያንስ አቦይ በተደጋጋሚ መግለጫ የሚሰጡበትን ኢሳትን አልተሳደቡም። ተቃዋሚዎችን የሚናቁ አይደሉም ሲሉ ግን የተቃዋሚዎችን አቅም እንደሚፈሩትም ከፊታቸው ይታይ ነበር። በእዚሁ ፊልም ላይ አስቂኝ የኢቲቪ አዘጋገብም ትመለከቱ እና አሁን ማንን ነው የሚያታልሉት? የሚያስብል ትዕይንት ታያላችሁ።ቴሌቭዝኑ የኦባማን ንግግር እየቀነጠበ ሲያቀርብ የአፍሪካ ህብረት ንግግራቸውን አንዲት ቃል አላሰማም።የአፍሪካ ህብረት የፕሬዝዳንት ኦባማ ንግግር አሁንም ድረስ በአምባገነኞቹ ጆሮ በምሽትም ያስገመግማል መሰል።በጣም ሲፈሩት ያስታውቃል።ኢቲቪ ፕሮፓጋንዳ አልተሳካለትም። አቦይ ስብሐት፣አቶ ሬድ ዋን እና የሱማልያው ክልል ፕሬዝዳንት ተጠያቂነት አለባችሁ ያሉ አክትቪስቶች በአሜሪካ ሆቴሎች በግልፅ ሲጠይቁ ለኢትዮጵያ ሕዝብ አሳየው።የኢትዮጵያ ሕዝብ ደግሞ ''ለካ እዚህ አንበሳ ትመስላላችሁ ውጭ ስትሄዱ ግን...'' እንዲል አደረገው።በነገራችን ላይ አክቲቪስቶች የሀገራቸውን መሪዎች እና ባለስልጣናት በውጭ ሀገር ሲያገኙ ማሸማቀቃቸው በኢትዮጵያ የተጀመረ አይደለም በርካታ የአፍርካ እና የእስያ መንግሥታት ያጋጠማቸው ነው።የቀድሞው የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ቡሽ ይልቁንም በአደባባይ ጫማ ተወሯሮባቸዋል።ሆኖም አንዳቸውም ተደፈርን ብለው አልፎቀሩም እንደ ኢቲቪ በውጭ የሚኖር ዜጋቸውን ዝቅ የሚያደረግ ፕሮግራም አላዘጋጁም።ውጭ የሚኖረውን ኢትዮጵያዊ በሆነ ባልሆነ ከመስደብ እና ዝቅ አድርጎ ከመመልከት (አቶ ሃይለማርያም ዶሮ ላደርስ ጀርመን ሄጄ ያሉትን ጨምሮ) እና የስድብ ናዳ ከማውረድ በሊብያ ለተሰዉት ወገኖቻችን ሰልፍ የወጡ የአዲስ አበባ ወጣቶች ይዘው የወጡት መፈክር መጥቀስ እፈልጋለሁ።''ሉዓላዊነት ማለት በውጭ የሚኖር ኢትዮጵያዊን መብት ማስክበርም ጭምር ነው''። ጉዳያችን GUDAYACHN BLOG ሐምሌ 26/2007 ዓም (ኦገስት 2፣2015) By ጌታቸው በቀለ ዳምጠው / Getachew Bekele Damtew Getachew Bekele Damtew at August 01, 2015 Email ThisBlogThis!Share to TwitterShare to FacebookShare to Pinterest No comments: Post a Comment Newer Post Older Post Home Subscribe to: Post Comments (Atom) ክቡር ጠ/ሚ/ር ዐቢይ አሕመድ ትናንት በጽሑፍ ዛሬ ደግሞ በቀጥታ ንግግር ለኢትዮጵያ ሕዝብ ያስተላለፉት መልዕክት ፍጹም ኢትዮጵያዊ እና ታሪካዊ መልዕክት የያዘ ነው።በአጽንኦት ማዳመጥ የሁሉም ኢትዮጵያዊ ፋንታ ነው። ከሃሰተኛ ዩቱበር ተንታኞች እራስን ለመጠበቅ ከምንጩ አድምጦ በተሰጠን አዕምሮ ተጠቅመን ማገናዘብ፣ ጤናማ አስተሳሰብ ነው። የዛሬውን የንግግራቸው እና የትናንቱን የጽሑፍ መልዕክት፣ ሁለቱንም በቪድዮ እና ኦድዮ ከስር ያገኛሉ... የ ኤርትራ ጉዳይ ና የ ሃያ አንደኛው ክ/ዘመን ልጆች አስተሳሰብ በ ካርታ ጫወጣ ጎበዝ አደለሁም። ግን ጆከር የተባለች ካርታ መኖሯን አውቃለሁ።ጆከር ካርታ በ ሁሉም ቦታ ስለምትገባ በ ካርታ ጫወታ ጆከር የደረሰው ሰው የማሸነፍ እድል ስላለው ፊቱ በ ፈገግታ ይሞላል። የ አትዮጵ... A Loud and Clear Lesson – For Ethiopia and the World ዓለም እና ኢትዮጵያ (ከምዕራቡ ዓለም የሰሞኑ የሽብርተኛው ህወሃትን መደገፍ) ትልቅ ትምሕርት ይውሰዱ! በሚል የእንግሊዙ ጸሓፊ ዛሬ ያወጣው ሙሉ ጽሑፍ በርካታ ጉዳዮችን ይዳስሳል። Without US support — milita... ጌታቸው ረዳ ''ክው'' ብሏል።በትግሪኛ የሰጠው መግለጫ።ምን ይዟል? ጌታቸው ረዳ በከፍተኛ ድንጋጤ ውስጥ ========= ጉዳያችን ምጥን ========= ጌታቸው ረዳ በትግርኛ ማምሻውን መግለጫ ሰጥቷል። ጋዜጠኞቹ ይችን ምሽት ጌታቸው አጠገብ መቀመጥ እንዳስጨነቃቸው ከጠያቂዎቹ መርበትበት ለ...
የባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ የሳይንስ ማበልፀጊያ ማዕከል (STEM Center) በየዓመቱ የሚያካሂደውን የልጃገረዶች የሳይንስ ካምፕ(STEM Girls Camp) ስልጠናና ውድድር በፔዳ ግቢ ለ8 ተከታታይ ቀናት ሲያካሂድ ከቆየ በኋላ ለአሸናፊዎች የተለያዩ ሽልማቶችን በማበርከት ፍፃሜውን አግኝቷል፡፡ በመዝጊያ ፕሮግራሙም የቀድሞው የዩኒቨርሲቲው ምርምርና ማህበረሰብ ም/ፕሬዘዳንት እና በአሁኑ ስአት ደግሞ የአብክመ የሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ ኃላፊ የሆኑት ዶ/ር ሙሉነሽ አበበን እና የከተማውን የትምህርት መምሪያ ም/ኃላፊ አቶ መላክ ጀመረን ጨምሮ የዩኒቨርሲቲው ኢንፎርሜሽንና ስትራቴጂክ ኮምኒኬሽን ም/ፕሬዘዳንት ዶ/ር ዘውዱ እምሩ እና ሌሎች የዩኒቨርሲቲው መምህራን ተገኝተዋል፡፡ ዶ/ር ዘውዱ እምሩ በእግር ኳስ ጨዋታው ላሸነፉት ለፕሮፌሰር የአለምፀሀይና ለፕሮፌሰር ሶስና ቡድኖች ዋንጫ ከአበረከቱ በኋላ በመልዕክታቸው ተማሪዎች ወደ መጡበት ት/ቤት ሲመለሱ የቀሰሙትን እውቀት ለሌሎች የትምህርት አጋሮቻቸው እንዲያካፍሉና በያዙት ላይ ተጨማሪ እውቀት በመገብየት ለሞዴልነት የተጠቀሱትን ታዋቂ ሴት ሳይንቲስቶች በመተካት አገር ተረካቢ ትውልድ እንዲሆኑ አሳስበዋል፡፡ ዶ/ር ሙሉነሽ አበበ በበኩላቸው በአጠቃላይ ቆይታቸው የላቀ ውጤት ላስመዘገቡት ለዶ/ር ደብረወርቅ ቡድኖች የአንደኝነትን ማዕረግ የሚገልፀውን ዋንጫ አበርክተው በተማሪዎች መካከል የሚደረገው ፉክክር የወደፊት ታላቅነታቸውን እንደሚያሳይና ሳይንቲስቶችን እንደሚተኩ የሚያመላክት ነገር እንዳለ ጠቁመው ዕቅድ፣ጠንክሮ መስራትና ለሚያጋጥሙ ተግዳሮቶች በቁርጠኝነት መታገል ለከፍተኛ ደረጃ እንደሚያደርስ አስገንዝበዋል፡፡ አቶ መላክ የምስክር ወረቀት ለቡድን ተወካዮች ከሰጡ በኋላ እንደተናገሩት ዩኒቨርሲቲው እያበረከተ ያለውን ጉልህ አስተዋፅኦ አመስግነው ለወደፊቱም ድጋፉና ክትትሉ እንዳይለይ በማሳሰብ ቢሮአቸው ይህን የመሰሉ ትውልድ የመቅረፅ ስራዎች ላይ በጋራ የመስራት እቅድ እንዳለው ጠቁመዋል፡፡ በፕሮግራሙ ላይ በተማሪዎች መካከል የእግር ኳስ እና የዱላ ቅብብል ጨዋታ ውድድር፣ስነ ፅሁፍና የቆይታ ሪፖርት ቀርቦ የምስክር ወረቀትና ለአሸናፊ ቡድኖች የዋንጫ ሽልማት ስነ-ስርዓት ተከናውኗል፡፡ ተማሪዎች ፕሮግራሙ እጅግ በጣም ጥሩ መሆኑን ገልፀው ለሌሎች እድሉን ላላገኙት የክፍል ጓደኞቻቸው ተደራሽነቱ እንዲሰፋ እንዲሁም ቀጣይነት እንዲኖረው በአፅንኦት ተናግረዋል፡፡ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተመረቀ የብር አዳማ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተመረቀ ትዕግስት ዳዊት የባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ ኢን/ስት/ኮም ም/ፕረዚደንት ዶ/ር ዘውዱ እምሩ በምረቃ መርሃ ግብሩ ላይ እንደተናገሩት ባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ መንግሥት ባወጣው የከፍተኛ ትምህርት አዋጅ ቁጥር 650 ለዩኒቨርስቲዎች ከተሰጣቸው ሦስት ተልዕኮዎች ውስጥ አንዱ የሆነውን በፍላጎት ላይ የተመሰረተ የማኅበረሰብ አገልግሎት መስጠት በተለያየ ደረጃ እየተገበረ ይገኛል፡፡ ይህ በእለቱ የተከናወነው የትምህርት ቤት ስራ ምረቃም የዙህ ጥረት አንድ አካል እንደሆነ ዶ/ር ዘውዱ ገልፀው ይህን መሰል ስራዎችም ሞዴል መደረግ በሚችሉበት ደረጃ እንደሚሰሩም ገልፀዋል፡፡ ዶ/ር ዘውዱ አክለውም ለትምህርት ቤቱ ግንባታ እውን እንዲሆን ከተለያዩ ባለሙያዎች እና የመንግስት ኃላፊዎች ትብብር ባሻገር ኤፍጂሲኤፍ (FGCF) የተሰኘው የግብረ ሰናይ ድርጅት ጉልህ ሚና ተጫውቷል ብለዋል፡፡ ይህም ባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ በ2009 ዓ.ም. ግብረ ሰናይ ድርጅቱ ጋር በትምህርት ዘርፍ በትብብር ለመስራት ላደረጉት ስምምነት ተግባራዊ ማሳያ እንደሆነ ጨምረው ገልጸዋል፡፡ የኤፍጂሲኤፍ (FGCF) አማራ ክልል አስተባባሪ አቶ አቢወት አሸናፊ የተገነቡትን 16 መማሪያ ክፍሎች፣ አንድ አስተዳደር ሕንፃ ፣ አንድ ቤተ-ሙከራ እና አንድ ቤተ-መጻሕፍት በምረቃ መርሃግብሩ ለተገኙት አካላት ያስጎበኙ ሲሆን የህንጻውን ክፍሎች እንዲሁም ውስጣቸው ስላሉት ቁሳቁሶች እና ስለሚሰጡት አገልግሎቶች ማብራሪያ ሰጥተዋል፡፡ አቶ አቢወት በቀጣይ ደግሞ በዋነኛነት የትምህርት ቤቱን ምድረ-ግቢ ማሳመር፣ ለመምህራን የተለያዩ አቅም ግንባታ ሥልጠናዎችን መስጠት እንዲሁም ለተማሪዎች የተለያዩ የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥልጠናዎችን ለመስጠት እንደታቀደ ገልፀዋል፡፡ የግንባታውን ወጪ ሶስት አካላት የሸፈኑት ሲሆን ባሕር ዳር ዩኒቨርስቲ 30%፣ የአካባቢው ማኅበረሰብ እና ወረዳው 40%፣ እንዲሁም ኤፍጂሲኤፍ (FGCF) 30%ቱን አዋጥተዋል፡፡ በትምህር ቤቱ ምርቃት ላይ የተገኙት የቋሪት ወረዳ ትምህርት ጽ/ቤት ሃላፊ አቶ የፀዳው አጥናፍ እንደተናገሩት ወረዳው በትምህርት ጥራት በኩል ሰፊ ችግር ያለበት በመሆኑ ይህ ግንባታ ሲገነባ ሰፊውን ችግር ለማቃለል የራሱ አስተዋጽኦ ይኖረዋል ብለዋል፡፡ ተማሪዎች ከፈራረሰ ትምህርት ቤት ወጥተው ደረጃውን በጠበቀ ህንጻ እንዲማሩ በመደረጋቸው የትምህርት ጥራት እንደሚሻሻል ጠቁመው የተገነባውን ህንጻ ማህበረሰቡ እንደራሱ እንዲንከባከበው አሳስበው ለዚህ ህንጻ መገንባት አስተዋጽኦ ላደረጉት አካላት የአክብሮት ምስጋና አቅርበዋል፡፡ በመርሃግብሩ የተገኙት የተማሪ ወላጆች በበኩላቸው ትምህርት ቤቱ በ1972 ዓ.ም የተገነባ እንደነበረ ጠቁመው አሁን ላይ አገልግሎት ለመስጠት የማይችልበት ደረጃ ላይ እየደረሰ እያለ አዲሱ ህንጻ መገንባቱ ከሃሳብ እና ጭንቀት እንደታደገቸው ገልጸዋል፡፡ አክለውም አሁንም ያልተሟሉላቸው እነደ ውሀ እና መብራት ያሉ መሰረተ ልማቶች እንዲሟሉላቸው ጥያቄአቸውን አቅርበዋል፡፡ በመጨረሻም ወላጆች ልጆቻቸውን በርትተው እንደሚያስተምሩ ተናግረው ት/ቤቱን ወደ ሁለተኛ ደረጃ እንደሚያሳድጉትም ቃል ገብተዋል፡፡ የባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት 2ኛውን የአማራ ክልል የግብርና ፎረም አካሄደ የባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት የሲቪልና የውሀ ምህንድስና ፋኩሊቲ 2ኛውን የአማራ ክልል የግብርና ፎረም “Small Scall Irrigation and Agricultural Technologies for Sustainable Development in Amhara Region” በሚል ርዕሰ ጥር 8/2010 ዓ/ም በባሕር ዳር ከተማ አካሂዷል። በዚህ መርሀ ግብር ላይ ተገኝተው የእንኳን ደህና መጣችሁ ንግግር ያደረጉት የአማራ ክልል አነስተኛና ጥቃቅን መስኖ ልማትና አቅም ግንባታ ድጋፍ ፕሮጀክት አስተባባሪ የሆኑት አቶ ማማሩ ጽድቁ ናቸው። እንደርሳቸው ገለጻ ይህ ፎረም የተቋቋመው በአማራ ክልል አነስተኛና ጥቃቅን መስኖ ልማት ላይ የሚታዩ የአቅም ክፍተቶችን ለማስወገድ፣ በግብርናው መስክ ላይ ሊኖሩ የሚችሉ እንከኖችን ለመለየትና የመፍትሄ አቅጣጫ በማስቀመጥ በክልሉ ላይ ምርትን ለመጨመር እንዲሁም ሞዴል የሰርቶ ማሳያ ቦታዎችን በማቋቋም የግብርና ሰርቶ ማሳያዎችን በመስራት ለማሳየትና በጉዳዩ ላይ የሚመለከታቸው መንግስታዊ እንዲሁም መንግስታዊ ያልሆኑ አጋር አካላት በጋራ ተናበው እንዲሰሩ ለማድረግ እንደሆነ ተናግረዋል። በአማራ ክልል በመስኖ ልማት ላይ በተለይም መስኖና ኢነርጂ፣ ግብርና ቢሮ፣ አውስኮድ፣ አመልድ፣ የአማራ ዲዛይንና ቁጥጥር እንዲሁም የባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ የተለያዩ ስራዎችን እየሰሩ እንደሆነና በተለይ የባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ ከኖርዌይ መንግስት ጋር በመተባበር በክልሉ ላይ የተለያዩ የምርምር ስራዎች ሲያካሂድ እንደቆየና ፎረሙም ከተቋቋመ ጊዜ ጀምሮ የተለያዩ ስራዎችን እያከናወነ እንደሆነና 2ኛውን የአማራ ክልል የግብርና ፎረም እንዳዘጋጀ ገልጸዋል። የአማራ ክልል በተፈጥሮ ሀብት የታደለና በተለይም ለግብርና ስራ አመች እንደሆነ የገለጹት የባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ምክትል ሳይንቲፊክ ዳይሬክተር የሆኑት ዶ/ር ዜና ማርቆስ ባንቴ ናቸው። አክለውም የባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት በክልሉ ላይ የተለያዩ የምርምር ስራዎች እየሰራ እንደሆነና በመስኖ ልማት እንዲሁም አነስተኛና ጥቃቅን መስኖ ልማት ላይ ትልቅ ትኩረት በመስጠት እየሰራ እንደሆነና በተለይም በክልሉ ላይ የማህበረሰቡን ችግር የሚቀርፉ ምርምር በማካሄድ በቴክኖሎጂ የተደገፈ ስራ መስራት እንደሚያስፈልግና በዘርፉ ያሉ ችግሮችን ለመቅረፍ እየተሰራ እንደሆነ ገልጸው በዚህ ጉባኤ ላይም በክልሉ ውስጥ አነስተኛና ጥቃቅን መስኖ ልማት ስራዎች እንዴት መሰራት እንዳለበትና በዘርፉ የሚታዩትን ችግሮች በመለየት የመፍትሄ አቅጣጫ ማስቀመጥ አስፈላጊ እንደሆነ ጠቁመው በቴክኖሎጂ ፈጠራ እና በአነስተኛና ጥቃቅን መስኖ ልማት ስራዎች ላይ የራሱን ድጋፍ እንደሚያደርግና በምርምርና ማህበረሰብ አገልግሎት ስራዎች ማህበረሰቡን የሚጠቅሙ ቴክኖሎጂዎችን በማፍለቅ ተጠቃሚ እንዲሆኑ እየሰራ እንደሚገኝ ተናግረዋል። ግብርና የግብርና ባለሙያዎችን ብቻ የሚመለከት ጉዳይ ሳይሆን የተለያዩ የሙያ መስኮችን የሚመለከትና የሚዳስስ ጉዳ እንደሆነ የተናገሩት የባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት የሲቪልና የውሀ ምህንድስና መምህርና ተመራማሪ እንዲሁም የፎረሙ አስተባባሪ የሆኑት ዶ/ር ሰይፉ አድማሱ ናቸው። አክለውም በዚህ ፎረም ላይ ለአርሶ አደሮች የሚጠቅሙ ጉዳዮች ምንድን ናቸው? ብሎ በመለየትና የክልሉን ህዝብ የሚጠቅሙ ስራዎችን ለመስራትና ምን እየተካሄደ ነው? ምን አይነት ጥረቶች አሉ? ማን ማን ጉዳዩ ላይ ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ ነው? ምን አይነት ሀሳቦች አሉ? የሚለውን ለመገንዘብ እና ፖሊሲ አውጭዎችና አስተግባሪዎች እንዲሁም የሚመለከታቸው አጋር አካላት ከዚህ ውይይት ላይ ግንዛቤ በመውሰድ እንዲሰሩና የጋራ ግንኙነታቸውን እንዲያሰፉ ለማድረግ እንደሚያግዝም አስተባባሪው ተናግረዋል። ለአንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት መምህራን የአጭር ጊዜ ስልጠና ተሰጠ በBDU-NORHED ኘሮጀክት ጽ/ቤት አስተባባሪነት በትምህርትና ስነ ባሕርይ ኮሌጅ ፣ በባሕር ዳር ዩኒቨርስቲ ሳይንስ ማልፀጊያ ማዕከል አና በFGCF ትብብር ከአማራ ክልል አራት ዞኖች (ምዕራብ ጎጃም፣ምስራቅ ጎጃም፣ ደቡብ ጎንደር እና አዊ) ከሚገኙ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ለተውጣጡ 100 መምህራን የዘጠኝ ቀናት ስልጠና ተሰጠ፡፡ በባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ የፔዳጐጅና ትምህርት ምርምር ተቋም ዳይሬክተርና የBDU-NORHED ኘሮጀክት አስተባባሪ ዶ/ር ዳዊት አስራት ስልጠናው በመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት በተለይም የሳይንስና የሂሣብ ትምህርቶች ላይ ተማሪዎች ፅንሰ ሀሣቦችን በቀላሉ እንዲገነዘቡ ለማድረግ የሚረዱ መንገዶችን ማስተማርን ዓላማ ያደረገ ነው ብለዋል፡፡ የትምህርት ጥራትን ማስጠበቅ የእያንዳንዱ ባለሙያ ግዴታ መሆኑና የዚህ እንቅስቃሴ አንድ አካል ሊሆን የሚችለው ደግሞ የመምህራንን አቅም ማጎልበት እንደሆነ ዶ/ር ዳዊት ገልፀዋል፡፡ ዶ/ር ዳዊት አክለውም የአጭር ጊዜ ስልጠናው ትኩረት ያደረገው በአምስት ጉዳዮች ማለትም በሂሳብ እና ሳይንስ ትምህርት ስነ-ዘዴ፣ በተግባራዊ ምርምር፣ ስርዓተ-ፆታን መዕከል ያደረገ የማስተማር ዘዴ እና በልይይት ማስተማር እና ምዘና ላይ ነው ብለዋል፡፡ በስልጠናው ተሳታፊ የነበሩ መምህራን ስልጠናው ከዕለት ተዕለት የማስተማር ስራቸው ጋር በቀጥታ የሚገናኙና በቀላልና ከአካባቢ የሚገኙ ቁሳቁሶችን ተጠቅመው በሚሰሯቸው ሙከራዎች ተማሪዎች የሳይንስና የሂሳብ ፅንሰ ሃሳቦችን በቀላሉ ለመገንዘብ እንዲችሉ የሚያግዙ መንገዶችን የተማሩበት መሆኑን ገልፀዋል፡፡ የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮን ወክለው በስልጠናው የተገኙት አቶ ልሳነወርቅ ፋንታሁን ዩኒቨርስቲው ተነሳሽነቱን ወስዶ ስልጠናውን መስጠቱን አመስግነው ሰልጣኞችም በስልጠናው ያገኙትን እውቀት በስራ ላይ በማዋል ለትምህርት ጥራት መሻሻል የራሳቸውን ድርሻ እንዲወጡ አሳስበው የክልሉ ትምህርት ቢሮውም በመሰል ጉዳዮች ላይ ወደፊት ከዩኒቨርስቲው ጋር ተባብሮ ለመስራት ዝግጁ እንደሆነ ገልፀዋል፡፡ በመጨረሻም የባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ የምርምርና ማህበረሰብ አገልግሎት ም/ኘሬዚዳንት ዶ/ር ሙሉነሽ አበበ እና በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ትምህርት ቢሮ የስርዓተ ትምህርት ዝግጅትና ትግበራ ዳይሬክተር አቶ ሙላው አበበ ለስልጠናው ተሳታፊዎች ሰርተፊኬት የሰጡ ሲሆን ዶ/ር ሙሉነሽ በመዝጊያ ንግግራቸው የሁሉም ሙያ መነሻው መምህርነት ትልቅ ፀጋ መሆኑን ገልፀው ሰልጣኝች በስልጠና ቆይታቸው ያገኙትን እዉቀት ወደ መሬት አውርደው ተግባራዊ እንዲያደርጉት አሳስበዋል፡፡ የአደጋ መከላከልና ምግብ ዋስትና ጥናት ተቋም የመጀሪያ የህክምና እርዳታ አሰጣጥ ስልጠና ሰጠ የባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ የአደጋ መከላከልና ምግብ ዋስትና ጥናት ተቋም ለተቋሙ ተማሪዎች፣ መምህራንና የአስተዳደር ሰራተኞች ሰኔ 15 እና 16 2009 ዓ.ም የመጀመሪያ የህክምና እርዳታ አሰጣጥ ስልጠና በግብርናና አካባቢ ሳይንስ ኮሌጅ ግቢ ሰጠ፡፡ የአደጋ መከላከልና ምግብ ዋስትና ጥናት ተቋም ዋና ዓላማው አድርጐ እየሰራ ያለው መማር ማስተማር፣ ምርምር እና የማህበረሰብ አገልግሎት እንደሆነ እና ይህ የመጀመሪያ የህክምና እርዳታ ስልጠናም የማህበረሰብ አገልግሎት አንዱ አካል መሆኑን እና ስልጠናው አዳጋ ሲደርስ በመጀመሪያዎቹ ደቂቃዎች የሚከሰት ጉዳትን መቀነስ እንዲቻል ታስቦ የተሰጠ እንደሆነ የተቋም መምህርና የስልጠናው አስተባባሪ አቶ ታረቀኝ አያሌው ገልፀዋል፡፡ ​አስተባባሪው አክለውም በዩኒቨርሲቲውም ሆነ ከውጭ ማህበረሰብ ዘንድ የመጀመሪያ የህክምና እርዳታ እንዴት እንደሚሰጥ ግንዛቤ ባለመኖሩ የተለያዩ ችግሮች እንደሚፈጠሩ እና ክብር የሆነው የሰው ልጅ ህይወት ለህልፈተ ሞት እንደሚዳረግ ገልፀው ስልጠናው ከተለያዩ የሀገሪቱ ክፍል የመጡ ተማሪዎች ጨምሮ ያካተተ በመሆኑ ከራሳቸው አልፎ ለቤተሰቦቻቸው እንዲሁም ለማህበረሰቡ ግንዛቤ ለመፍጠር እንደሚያግዝና በቀላሉ ተደራሽ እንደሚሆን ተናግረዋል፡፡ ሰልጣኞችም የተሰጣቸውን ስልጠና ወደ ተግባር ከመቀየር ባሻገር ለማህበረሰቡ ባገኙት አጋጣሚ ሁሉ ግንዛቤ የመፍጠር ሥራ እንዲሰሩ አስተባባሪው ጨምረው አሳስበዋል፡፡ በአደጋ ጊዜ የሚከሰት ሞትን በመጀመሪያ እርዳታ ህክምና ከ 40 እስከ 60% መቀነስ እንደሚቻል ነገር ግን ይህ ግንዛቤ በሀገራችን አደጋ በሚከሰትበት ቦታ በፍጥነት የሚገኙትን የመከላከያ ሰራዊት እና የፖሊስ አካላት ጨምሮ ዝቅተኛ እንደሆነ በአደጋ መከላከልና ምግብ ዋስትና ጥናት ተቋም መምህር እና የስልጠናው ተሳታፊ አቶ አለበል አይናለም ገልፀዋል፡፡ አቶ አለበል አክለውም የመጀመሪያ ህክምና እርዳታ ለመስጠት ትምህርቱን ብቻ መማር በቂ እንዳልሆነ እና ከውስጥ የሚመነጭ ፍላጐት እንዲሁም በፍቃደኝነት ላይ የተመሰረተ መሆን እንዳለበት ጠቁመው የትምህርት ክፍሉ ወደፊት ከዩኒቨርሲቲው እና ከአካባቢው ማህበረሰብ እንዲሁም ከቀይ መስቀል ጋር በመሆን ግንዛቤ ለመፍጠር መሰራት እንደሚገባው አሳስበዋል፡፡ አፈር አልባ የእንስሳት መኖን ማልማት ስለሚቻልበት ሁኔታ ተግባር ተኮር ስልጠና ተሰጠ ኢትዮጵያ በእንስሳት ሃብት ከአፍሪካ ሀገሮች የተሻለ ደረጃ ላይ ብትገኝም በእንስሳት መኖ እጥረት ምክንያት ማግኘት የሚገባትን ጥቅም እያገኘች እንዳልሆነ የተለያዩ የመረጃ ምንጮች ያስረዳሉ፡፡ ከዚህ ችግር አኳያ የባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ የቴክኖሎጂ ሽግግር ዳይሬክቶሬት የተለያዩ የንጥረ ነገር ውህዶችን በመጠቀም የፅንሰ-ሃሳብና የተግባር ስልጠና ለተለያዩ የማህበረሰብ ክፍሎች በግብርናና አካባቢ ሣይንስ ኮሌጅ ግቢ ቤተ-ሙከራ ለ7 ተከታታይ ቀናት ሰጥቷል፡፡ የማዕከሉ ዳይሬክተር ዶ/ር የሻምበል መኩሪያው ቴክኖሎጅን በመጠቀም ማንኛውም ማህበረሰብ በቀላሉ አረንጓዴ የእንስሳት መኖ በአጭር ጊዜ፣ በአነስተኛ ጉልበትና ውሃ በርካታ የእንስሳት መኖ በማዘጋጀት መጠቀም የሚቻልበትን ዘዴ ለማሳወቅ ስልጠናው ፈር ቀዳጅ መሆኑን ገልፀዋል፡፡ ለቴክኖሎጂው ዋና ግብዓት የሆነውን ውህድ በዩኒቨርሲቲው የኬሚስትሪ ት/ክፍል ሙሁራን ተሰርቶ የቀረበ መሆኑንም ዳይሬክተሩ ተናግረዋል፡፡ ከGIZ የእንስሳት ሃብት ልማት ማስፋፊያ ኤጀንሲ የመጡት አሰልጣኝ አቶ ኃይለየሱስ አባተ የቴክኖሎጂውን ግኝትና አዋጭነት ሲገለፁ ዘርፈ ብዙ ፋይዳ እንዳለው፣ በተለይ ዝናብ አጠርና ድርቅ በሚያጠቃቸው ቦታዎች አካባቢ በስፋት መሰራት እንደሚቻል፣ በ7 ቀናት ውስጥ ከ25-30 ሴንቲ ሜትር ርዝመት ያለው አረንጓዴ መኖ ማድረስ እንደሚቻል እንዲሁም ከ 1 ኪሎ ግራም ገብስ ከ6-10 ኪሎ ግራም የሚመዝን የእንስሳት መኖ በቀላሉ ማግኘት እንደሚቻል ተናግረዋል፡፡ አሰልጣኙ አያይዘውም መኖው በተለይ ለእንቁላል ጣይ ዶሮዎች የንጥረ ነገሩ ውህድ ከፍተኛ ፕሮቲን ስላለው በርካታ እንቁላል የመጣል አቅማቸውን እንደሚያጐለብትና ስልጠናው ከሙከራ እስከ ትግበራ መሰጠቱን አስገንዝበዋል፡፡ ሰልጣኞች በባሕር ደር ከተማ የተደራጁ ሥራ አጥ ወጣቶች፣ የኮሌጁ የእንስሳት እርባታ ሠራተኞች እንዲሁም የዩኒቨርሲቲውን መምህራንና የድህረ ምረቃ ተማሪዎች ሲሆኑ ከስልጠናው ከፍተኛ ግንዛቤ እንደጨበጡና በቆይታቸው መኖው ለእንስሳት መቅረብ መቻሉን ብሎም የኮሌጁ ላሞችና በጐች ሲመገቡት ማስተዋላቸውን ተናግረዋል፡፡ ማህበሩ ከዩኒቨርሲቲው ጋር በመተባበር የፕሮጀክት ማስጀመሪያ አውደ-ጥናት አካሄደ የኢኮ-ቱሪዝም እና ብዝሃ-ህይወት ጥበቃ ማህበር ከባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ ጋር በመተባበር በቤዛዊት ቤተ መንግስት የወፍ ቆሎ (ሣንታና ካማራ) የተሰኘውን መጤ አረም ማስወገድና መልሶ ማልማት ፕሮጀክት ለማስጀመር የግማሽ ቀን አውደ-ጥናት በቤንማስ ሆቴል የመሰብሰቢያ አዳራሽ አካሄደ፡፡ ማህበሩ የኢትዮጵያ በጐ አድራጐት ማህበር ሆኖ ከተመሰረተበት ጊዜ አንስቶ በርካታ አኩሪ ተግባራትን እያከናወነ እንደሆነና የባሕር ዳር ከተማ አስተዳደር ለማህበሩ በሰጠው 25 ሄክታር የሚሊኒየም ፓርክ ላይ ተስፋፍቶ የሚገኘውን የወፍ ቆሎ (ሣንታና ካማራ) የተሰኘውን መጤ አረም ለማስወገድና መልሶ ለማልማት አውደ-ጥናቱ ጉልህ አስተዋፅኦ እንደሚያበረክት ከእንኳን ደህና መጣችሁ መልዕክታቸው ጋር ያስተላለፉት የማህበሩ የቦርድ ሰብሳቢ ዶ/ር አያሌው ወንዴ ናቸው፡፡ የፕሮግራሙን የመግቢያ ንግግር ያደረጉት የባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ ምርምርና ማህበረሰብ አገልግሎት ም/ፕሬዚዳንት ዶ/ር ሙሉነሽ አበበ ጥሪውን አክብረው ለመጡት ታዳሚዎች የእንኳን ደህና መጣችሁ መልዕክታቸውንና ፕሮግራሙን ላዘጋጀው አካል ምስጋና አቅርበው ዩኒቨርሲቲው ከአሁን በፊት የተለያዩ መጤ አረሞችን በማጥፋት ዘመቻ በስፋት ሲሳተፍ እንደቆየ ገልፀው የወፍ ቆሎን (ሣንታና ካማራ) የተሰኘውን መጤ አረም ለማጥፋትና በሌላ አገር በቀል ዛፎች በማልማት ፓርኩ የምርምር ማዕከልና የሚጐበኝ ማራኪ ቦታ ይሆን ዘንድ እንዲሆን ዩኒቨርሲቲው ድጋፍና ክትትል እንደሚያደርግ አስገንዝበዋል፡፡ ም/ፕሬዚዳንቷ አያይዘውም በፅንሰ ሀሳብ የቀረበው ወደ ተግባር እንዲቀየርና ፓርኩን የማልማት ሥራው እንዲጠናከር ሁሉም ባለድርሻ አካላት ርብርብ ማድረግ እንዳለበት በአፅንኦት አሳስበዋል፡፡ የፕሮግራሙ ተሳታፊዎች ከተለያዩ ሴክተር መስሪያ ቤቶች የተውጣጡ ሙህራንና የማህበሩ አባላት ሲሆኑ 80% የሚሆኑ አባላት የባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ መምህራንና የአስተዳደር ሠራተኞች እንደሆኑ እንዲሁም ዩኒቨርሲቲው ለማህበሩ መመስረትና አጠቃላይ እንቅስቃሴ ከገንዘብ ድጋፍ ጀምሮ ጉልህ አስተዋፅኦ እያበረከተ መሆኑን የማህበሩ ዋና ሥራ አስኪያጅ ወ/ሮ ትዝታ የኔአለም ተናግረዋል፡፡ በአውደ ጥናቱ ላይ የተለያዩ ጥናታዊ ፅሁፎች ቀርበው ለወደፊት ፖርኩ ደረጃውን በጠበቀ መልኩ መስፋፋትና መጠናከር እንዳለበት ከቤቱ ተጠቁሞ የቀረቡት ፅሁፎች የመነሻ ሀሳብ እንደሆኑና ለሁሉም ባለድርሻ አካላት የቤት ሥራ አድርጐ እንዲወስደው ብሎም በእኔ ባይነት ስሜት ማህበሩ እንዲስፋፋ ከታዳሚዎች ሀሳብ ተሰንዝራል፡፡ ዩኒቨርሲቲው በግልገል አባይ ወንዝ መዳረሻ አካባቢ የሚሰራውን ፕሮጀክት ጎበኘ የባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ በግልገል አባይ ወንዝ መግቢያ ያሉ ውሃ አዘል መሬቶች ማገገምና ዘላቂ ልማት ኘሮጀክት (Rehabilitation and Sustainable Utilization of little Abay River Mouth Wetlands Project) በወንዙ ተፋሰስ ዙሪያ ያከናወናቸውን ስራዎች አስመልክቶ የአንድ ቀን ጉብኝት አካሄዷል፡፡ ኘሮጀክቱ ከተጀመረ ሁለት ዓመታትን ያስቆጠረ ሲሆን የአካባቢውን ውሃ አዘል መሬት መሪ እቅድ ማውጣት፣ ለአካባቢው ማህበረሰብ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና መስጠት ፤ በተለይ ለተማዎች እና ለተመራማሪዎች እንዲሁም ለአርሶ አደሮች፣ የደንገልን ተከላና እንክብዛቤ ማስፈን፣ የብዝሀ ህይወት ሀብት የሆነውን ጣና ሀይቅን መጠበቅ ዋና ዋና ዓላማዎች እንደሆኑ የኘሮጀክቱን በዋናነት የያዙት ሶስት የዩኒቨርሲቲው ሙህራን/ ዶ/ር ምንውየለት መንግስት፣ ዶ/ር ዋሴ አንተነህ እና ዶ/ር አማረ ሰውነት/ ገልፀዋል፡፡ ከእነዚህ አላማዎች መካከል ከ85-90 % የሚደርሱት የተከናወኑ እንደሆኑና ከዛም በዘለለ የአካባቢውን ስራ አጥ ወጣት በማደራጀት በአሳ ማስገር ሥራ ተሰማርተው እራሳቸውን እንዲችሉ ተደርጓል፡፡ በተጨማሪም ፕሮጀክቱ በአባይ ተፋሰስ አካባቢ ከ4500 ሕዝብ በላይ የሚኖርባቸው ሁለቱ ቀበሌዎችን ማለትም ከሰሜን አቸፈር ወረዳ እስቱሚት ቀበሌ እና ከባህር ዳር ዙሪያ ወረዳ ልጆሚ ቀበሌ በተሻለ ዘዴ ኑሮአቸውን እንዲመሩ ለማስቻል ጉልህ አስተዋፅኦ ማበርከቱን የፕሮጀክቱ ባለቤቶች ገልፀዋል፡፡ በጉብኝቱ ወቅት የባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ ምርምርና ማህበረሰብ አገልግሎት ም/ኘሬዚዳንት ዶ/ር ሙሉነሽ አበበ የተገኙ ሲሆን ከጉብኘቱ በርካታ ያልጠበቋቸው ነገሮች ተሰርተው እንዳገኙ እንዲሁም ለወደፊቱ በደለል በመሞላት ምክንያት ተጎጅ የሆነ ያለውን የጣና ሀይቅ ለመታደግ ሁሉም እርብርብ ማድረግ እንዳለበት ገልፀው በኘሮጀክቱ አማካኝነት የተገኙትን ሁለት የሞተር ጀልባዎች ለስቱሚቱ እና ለልጆሚ ቀበሌ አስተዳደሮች አስረክበዋል፡፡ “የ CEPF(Eastern Afromontane Regional implementation Team” ) አማካሪ የሆኑትን አቶ አብዱራሀማን ኩብሳን ጨምሮ የዩኒቨርሲቲው የበላይ አመራሮች ፣ ሙህራንና የአካባቢው ማህበረሰብ በጉብኝቱ ተሳትፈዋል፡፡ Arresting Gullies (ምርኮኛው ቦረቦር) Arresting Gullies (ምርኮኛው ቦረቦር), a documentary film by the Faculty of Civil and Water Resources Engineering, BiT. Click this link to watch...https://www.youtube.com/watch?v=Z4LhmAdjh0U&feature=youtu.be Videos showing RVC's activities disclosed The office of Vice president for Research and Community Services has disclosed video reports showing the major activities of research and community services carried out in 2006 & 2007 E.C. academic year.
ማንኛውም አስተዋይ የሆነ አመዛዛኝ ሰው፣በግልጽ ማወቁን ቢያስተባብለው እንኳ የዘላለማዊ ደስታና የመታደል መንገድ ይህ መሆኑን ያውቃል። እንዲህ ዓይነቱ አስተባባይ ግን ሙሳ  ተአምራትን ይዘውላቸው ቢመጡም ነቢይነታቸውን እንደካዱት ሰዎች ዓይነት ነው። አላህ (ሱ.ወ.) እንዲህ ብሏል፦ {ነፍሶቻቸውም ያረጋገጧት ሲኾኑ ለበደልና ለኩራት በርሷ ካዱ፤የአመጸኞችም ፍጻሜ እንዴት እንደ ነበረ ተመልከት።}[አልነምል፡14] አስተዋይ አእምሮና አመዛዛኝ ልቦና ያላቸው ብዙ ሰዎች ግን ባይሰልሙ እንኳ፣መላው የሰው ዘር በዱንያም ሆነ በኣኽራ መታደልን ከፈለገ ብቸኛው የመድህን መንገድ ይህ መሆኑን ያውቃሉ። እናም መንገዱ ይህ ነው . . ነጻና ከራሱ ጋር ድፍረትና ጀግንነት ያለው ሰው ሁሉ፣ያለውን ጫና እና አፈና ተቋቁሞ የገዛ ራሱን ወይም ሌሎች ሰዎችን መፍራት ሳያግደው፣አዲስ ነገርን መፍራት ወይም በየሚዲያው የሚካሄደው የማጠልሸት ዘመቻ አስቀድሞ አእምሮው ውስጥ የተቀረጸው የተዛባ ምስል . . ይህን ሃይማኖት ከመደገፍ ወይም ከመከተል ያላቀበውና ሀሳቡን በድፍረት መግለጽ የሚችል ሰው ሁሉ መንገዱ ይህ መሆኑን ያረጋግጣል። በዚህ ረገድ ድፍረትና ወኔ ማጣት፣እንደዚሁም ማህበራዊ ትስስሮች፣ ግንኙነቶችና ስጋቶች ከይሉኝታ ጭምር፣ብዙ ሰዎችን የመታደልን መንገድ እንዳይከተሉ ከልክሏቸዋል። አላህ (ሱ.ወ.) እንዲህ ብሏል፦ {አትፍሯቸውም፤ምእመናንም እንደ ኾናችሁ ፍሩኝ።}[ኣሊ ዒምራን፡175] እነሆማ መንገዱ ይህ ነው . . የሕይወት ሕግ የሆነው መሞከር፣እውነተኛውን ከአስመሳዩ የሚለይ መፈተን ቢኖርበትም፣አዎ ይህ የደስተኝነት መንገድ ነው። የመታደል መንገድ ነው። የሰብአዊ ክብር መንገድ ነው። የእዝነትና የርኅራሄ መንገድ ነው። የዕውቀትና የሳይንስ መንገድ ነው። የስልጣኔ መንገድ ነው። የሞራላዊ ግብረ ገብነትና የመልካም ስነምግባር መንገድ ነው። አላህ (ሱ.ወ.) እንዲህ ብሏል፦ {ያ የትኛችሁ ሥራው ይበልጥ ያማረ መኾኑን ሊሞክራችሁ፣ሞትንና ሕይወትን የፈጠረ ነው፤እርሱም አሸናፊው መሓሪው ነው።}[አልሙልክ፡2] እነሆማ መንገዱ ይህ ነው . . ከኛ በፊት ነቢዮችና መልክተኞች የተጓዙበት መንገድ፣ክቡራን ሶሓቦችና ከሁሉም ሕዝቦች፣ዘሮችና ቋንቋዎች እነሱን በመልካሙ ነገር ሁሉ የተከተሉ ተከታዮች (ታብዑን) የተጓዙበት የመታደል መንገድ ይህ ነው። በመጻኢው ቅርብ ዘመን የበላይነቱን ይዞ የሚመራው መንገድም ይህ ነው። የአላህ መልክተኛ  እንዲህ ይላሉ፦ {ይህ ጉዳይ (እስላም) ሌሊትና ቀን ከደረሱበት ቦታ ሁሉ በእርግጥ ይዳረሳል፤የጭቃም ሆነ የሱፍ ቤትን (ከተማና ገጠርን ሁሉ)፣በክቡር ሰው ከበሬታ ወይም በተዋራጅ ውርደት፣አላህ እስላምን ልዕልና በሚያላብሰው ከበሬታ ወይም ክሕደትን በሚያዋርድበት ውርደት፣አላህ ይህን ሃይማኖት ሳያስገባበት የሚቀር ቦታ አይኖርም።} [በአሕመድ የተዘገበ] ስለዚህም ዘላለማዊ ደስታና ተድላን ለመጎናጸፍ በዚህ መንገድ ከሚጓዙ ክቡራን ተጓዦች ቅፍለት ጋር ተቀላቀል። እነሆማ መንገዱ ይህ ነው . . የተጓዘበትን ሰው ልብ በሐሴት የሚሞላ መድህን ነው . . መታደል ነው . . ይህ የደስተኝነት መንገድ ነው . . እናም ከዚህ ሳትቋደስ ቀርተህ ራስህን አትበድል፤ነፍስህን ከመጉዳትና ከመበደልም ተጠንቀቅ፤የደሰተኝነትን መንገድ፣የዘላለማዊ መታደልን መንገድ ያዝ። አላህ (ሱ.ወ.) እንዲህ ብሏል፦ {ከወንድ ወይም ከሴት፣እርሱ አማኝ ኾኖ በጎን የሠራ፣መልካም ኑሮን በእርግጥ እናኖረዋለን፤ ይሠሩትም ከነበሩት ነገር በመልካሙ ምንዳቸውን እንመነዳቸዋለን።}[አልነሕል፡97] እነሆማ ይህ ነው መንገዱ . . ጠበቅ አድርገህ ያዘው፤የዱንያ ሕይወትህን በደስተኝነት ምልዓት፣በእርጋታ፣በእፎይታና በእርካታ ኑር። አላህ (ሱ.ወ.) ዘንድ ያለው በላጭና ዘላለማዊ መሆኑንም አትርሳ። የወዲያኛው የኣኽራ ሕይወት እርካታና እፎይታ ዘላለማዊው እርካታና እፎይታ ነው። በዱንያ የመታደልንና በኣኽራም የመታደልን መንገድ ጌታችንና አምላካችን አላህ (ሱ.ወ.) አንድ ብቸኛ መንገድ አድርጎታል። የተቀሩት ሌሎች መንገዶችን በዱንያ እድለ ቢስነትን በኣኽራ እሳተ ገሀነምን ያካተቱ እንዲሆኑ አድርጓቸዋል። {ከግሣጼየም የዞረ ሰው፣ለርሱ ጠባብ ኑሮ አልለው፤በትንሣኤም ቀን ዕውር ኾኖ እንቀሰቅሰዋለን። ፦ ጌታዬ ሆይ! ለምን ዕውር አድርገህ አስነሳኸኝ? በእርግጥ የማይ የነበርኩ ስኾን ይላል።} [ጣሃ፡124-125] በተጨማሪም አላህ (ሱ.ወ.) እንዲህ ብሏል፦ {(ነገሩ) እንደዚሁ ነው፤ታምራታችን መጣችልህ፤ተውካትም፤እንደዚሁም ዛሬ ትትተዋለህ፤ይለዋል።}[ጣሃ፡126] ይህን መንገድ ከመርሳት ወይም ሆን ብለህ ከመዘናጋት በእጅጉ ተጠንቀቅ . . የደስተኝነትና የመታደል መንገድ ይህ ነውና። እነሆማ መንገዱ ይህ ነው . . ጉዞው በአላህ ተውሒድና ተውሒዱን በአካላዊ ተግባራት በማረጋገጥ፣በሁሉም ነቢያትና መልክተኞችም በማመን ልብ ውስጥ የሚጀምር፣ከዚህ ተነስቶ በኣኽራ ዘላለማዊ ተድላና ደስታ የሚያበቃ ጉዞ ነው። የጉዞው መነሻ ሁለቱን ቃላተ ምስክርነት በልብ አምኖ በአንደበት መናገር ነው። እነሱም {አሽሀዱ አን ላ እላሀ እልላሏህ ወአንነ ሙሐመደን ረሱሉሏህ} የሚሉ ቃላት ናቸው። ከአላህ በስተቀር ሌላ እውነተኛ አምላክ አለመኖሩንና ሙሐመድም የአላህ መልክተኛ መሆናቸውን እመሰክራለሁ ማለት ነው። ጉዞው በዚህ ቃለ ምስክርነት ተጀምሮ ከነቢዩ  አብሮነት ጋር ጀነት ውስጥ ወደ አላህ (ሱ.ወ.) ፊት በመመልከት ተድላና ደስታ የሚጠናቀቅ ጉዞ ነው። እናም አሁኑኑ፦ {አሽሀዱ አን ላ እላሀ እልላሏህ ወአንነ ሙሐመደን ረሱሉሏህ} በል . . ሕይወትህን በደስተኝነት ኑር፤በደስተኝነትም ሙት፤ከመቃብርህም ተነስተህ ወደ ዘላለማዊ ተድላና ደስታ ጀነቶች አቅና . . እነሆማ መንገዱ ይህ ነውና . . ይዘህ ካልተጓዝክበት ግን መልክተኛው ያለበት ግልጥ ባለ ሁኔታ የአላህን መልክት (ሱ.ወ.) ማድረስ ብቻ ነው። አላህ (ሱ.ወ.) እንዲህ ብሏል፦ {ብትዞሩም፣በርሱ ወደ እናንተ የተላክሁበትን ነገር በእርግጥ አድርሼላችኋለሁ፤ጌታዬም ሌላችሁን ሕዝብ ይተካል፤ምንም አትጎዱትምም፤ጌታ በነገሩ ሁሉ ላይ ተጠባባቂ ነውና (በላቸው)።}[ሁድ፡57]
በኦሮሚያ ክልል ሆሮ ጉዱሩ ወለጋ ዞን ሻምቡ ከተማ ውስጥ ዛሬ ጠዋት በተነሳ ግጭት በተኩስ የአንድ ሰው ሕይወት ሲያልፍ አራት ሰዎች ደግሞ መቁሰላቸውን ነዋሪዎች ለአሜሪካ ድምፅ ተናገሩ። ዋሽንግተን ዲሲ — የግጭቱ መነሻ “የአካባቢው ሰው ያላገኘው ስኳር በሕገወጥ መንገድ በሦስት ተሽከርካሪ ተጭኖ በአካባቢው ሊያልፍ አገባም” ባሉ ነዋሪዎች የተጀመረ ተቃውሞ ነው ብለውናል። ተቃውሞውን ለመበተን በተተኮሰ ጥይት ሕይወቱ ያለፈውም በጫማ ጠረጋ ሥራ ላይ የተሰማራ የ15 ዓመት ልጅ እንደሆነ ገልፀውልናል። በሌላ በኩል ሌሎች የኦሮሚያ ክልል ከተሞች ማለትም በምስራቅ ወለጋ ኑኑ ቁምባ ወረዳ፣ በምስራቅ ሸዋ ባኮ ከተማና በቄለም ወለጋ ሃዋ ገላን ወረዳ የተቃውሞ ሰላማዊ ሰልፎች ተካሂደዋል። ሰልፎቹ፤ በፖለቲካ አመለካከታቸውና የመብት ጥያቄን በማንሳታቸው የታሰሩ ሰዎች ይፈቱና መከላከያ ሰራዊት ከዩንቨርስቲ ግቢ ይውጣ የሚሉ መፈክሮች የተካተቱባቸው ነበሩ ተብሏል። ሰልፎቹ በሰላማዊ መንገድ መጠናቀቃቸውን ነዋሪዎቹ ጨምረው ተናግረዋል።ተቃውሞዎቹን በተመለከተ በመንግሥት በኩል ምላሽ ለማግኘት አልቻልንም።
ከየትኛውም ሀገር እውቅና ያላገኘችው ነገር ግን ራሷን እንደ ሉአላዊ ሀገር አድርጋ የምትቆጥረው የሶማሊላንድ ባለስልጣናት፣ የእንግሊዙ ዜና ማሰራጫ ጣቢያ ቢቢሲ፣ “በክብራችን እና በማንነታችን ላይ መጥቷል” እያሉ ነው። የሶማሊላንድ የማስታወቂያ ምኒስትር ሳሌባን ዩሱፍ ኩር ትናንት ማክሰኞ ለጋዜጠኞች እንደተናገሩት፣ የእንግሊዙ ዜና ማሰራጫ ጣቢያ የሀገራቸውን ክብርና ማንነት ዝቅ አድርጎ አዋርዷል ብለዋል። የሶማሊላንድ መዲና በሆነችው ሃርጌሳ ላይ ሆነው ምኒስትሩ በሰጡት መግለጫ፣ ባለስልጣናት ረጅም ውይይት ካደረጉ በኋላ፣ ቢቢሲ ገለልተኝነቱን ስላጣና ከሶማሊላንድ ነጻነት በተቃራኒ ስለቆመ፣ እንዲታገድ ወስነዋል። እገዳውም ወዲያውኑ ተፈጻሚ እንደሚሆን ተናግረዋል። “ሶማሊላንድ ዲሞክራሲያዊ ሀገር መሆኗን እንዲሁም ላለፉት 31 ዓመታት በሁለት እግሯ የቆመች ፣ ምርጫ በማድረግ አምስት ፕሬዝዳንቶችን የቀያየረች፣ እንዲሁም ሶስት የፓርላማ ምርጫ ያደረገች ሀገር መሆኗን ቢቢሲ እውቅና አይሰጥም። በተጨማሪም ቢቢሲ የሶማሊላንድ ህዝብ መስማት የማይፈልጋቸውን ቃላት ይጠቀማል።” ብለዋል። ሶማሊላንድ በእንግሊዝ ስር ትደዳር የነበረች የሰሜን ሶማሊያ አካል የነበረች ስትሆን እ.አ.አ በ1991 ሶማሊያ በእርስ በርስ ጦርነት ስትታመስ ነጻነቷን አውጃለች። ነገር ግን ሶማሊያም ሆነ የትኛውም ሀገር እውቅና አይሰጣትም። ይህ በእንዲህ እንዳለ፣ በሶማሊያ ጋዜጠኞችና የሚዲያ ኩባንያዎች በዕለት ተዕለት ስራቸው ላይ ችግር እየገጠማቸው ነው። የሞቃዲሹ ቴሌቪዥንና ራዲዮ ጣቢያ በሆነው አርላዲ ሚዲያ ላይ የሚሰሩ አንድ ጋዜጠኛና ሌላ የካሜራ ባለሙያ ባለፈው ሰኞ በጸጥታ ሃይሎች ተይዘው ነበር ሲሉ የጣቢያው ሃላፊ አህመድ አሊ ኑር ለቪኦኤ ተናግረዋል። “ጋዜጠናችንና የፎቶግራፍ ባለሙያችን ጥቃት ደርሶባቸዋል፣ ሽጉጥ ተተኩሶባቸዋል። ተደብድበው ታስረዋል። ስራቸውን በመስራት ላይ ሳሉ መሳሪያዎቻቸው ተነጥቆ የተወሰኑት ተሰባብረዋል። ከትናንት ጀምሮ ጉዳዩን በሚመለከት መረጃ አላገኘንም። ፍትህን እንጠይቃለን።” ብለዋል ኑር። አብሽር ሞሃመድ ኑር ፋርሳ ጥቃት ከደረሰባቸው ጋዜጠኞች አንዱ ሲሆን ፤ “ሞቃዲሹ በቅርቡ በጣለው ዝናብ ምክንያት የወደሙ መንገዶችን በተመለከተ ዘገባ በመሥራት ላይ ሳሉ የጸጥታ አባላት መጥተው እንደደበደቧቸው ተናግሯል። “ለምን ያን እንደሚያደርጉንኳ አልነገሩንም። ከደበደቡን በኋላ የፎቶግራፍ ባለሞያውን ፖሊስ ጣቢያ ወስደው መሳሪያውን ሰባበሩት።” ብሏል። የሶማሊያ ፖሊስ ቃል አቀባይ የሆኑት አብዲፋታህ ኣዳን ሃሳን ለቪኦኤ እንደተናገሩት ፖሊስ ወዲያውኑ እርምጃ በመውሰድ ጋዜጠኞቹ ላይ ጥቃት የፈጸመውን ወታደር በቁጥጥር ስር ሲያውሉ፣ ሌላው ባልደረባው ተሰውሮ ፍለጋ ላይ ናቸው። “ግለሰቦች የጸጥታ አካላትን መለዮ ለብሰው ሕዝቡ ላይ ችግር ሊፈጥሩ ይችላሉ። በዋዳጂር አውራጃ ጥቃት የተፈጸመባቸው ጋዜጠኞችን ችግር እጋራለሁ።” ያሉት አዳን “ ከክስተቱ በኋላ ከአርላዲ ሚዲያ እና ከፖሊስ ኮሚሽነሩ ጋር ተነጋግሬያለሁ። በመጨረሻም ድርጊቱን የፈጸመው ግለሰብ ዘብጥያ እንዲወርድ ተደርጓል።” ብለዋል። ሶማሊያ ለጋዜጠኞች በዓለም እጅግ አደገኛ ቦታ ተደርጋ ስትቆጠር ባለፉት 12 ዓመታት 50 የሚሆኑ የመገናኛ ብዙሃን ባለሞያዎች ተገድለውባታል። በጋዜጠኞች መብት ላይ የሚሰራው ሪፖርተርስ ዊአዝውት ቦርደርስ ሶማሊያን በአፍሪካ ለጋዜጠኞች እጅግ አደገኛ ቦታ ሲል ይግልጻታል።
መለያዎቹን ማንሳት፣ ማሸግ እና ማተም እና ማከማቻውን ማስተዳደር ህመም ነው። እኛ እራሳችንን ብናደርገው ትልቅ ጭንቀት ይሆንብናል፣ ነገር ግን ZHYT ሁሉንም የሚንከባከበው፣ በወጪ እና በጊዜ ውስጥ ያለው ቁጠባ ለንግድ ስራችን ጠቃሚ ነው” ትሬሲ፣ ከ BAKBLADE “ZHYT ኩባንያ በእርግጠኝነት ከእድገታችን ጋር ተስማማ። ሌሎች የሶስተኛ ወገን ሎጅስቲክስ ኩባንያዎች ከጥቂት አመታት በኋላ ሊሆኑ በሚችሉት ሬሾ ብራንዶች እንዲያድጉ እና እንዲስፋፉ በማገዝ እየተሻሉ እና እየተሻሻሉ ይሄዳሉ። አዲስ ደንበኞቻችን ምን ይላሉ አገልግሎታችን ከፍተኛ ተወዳዳሪ የFBA ዋና ሎጅስቲክስ ፣የአለም አቀፍ ኤክስፕረስ ፣የአየር እሽግ እና የተለያዩ አለምአቀፍ የጭነት ተኮር የመስመር አገልግሎቶችን በማቅረብ አብዛኛዎቹን የአማዞን ሻጮች እና አጠቃላይ ድንበር ተሻጋሪ ንግድ ሻጮችን ማገልገል።
በኢትዮጵያ በተለያዩ አካባቢዎች ከዚህ ቀደም ታይቶ በማይታወቅ ጭካኔ በዜጎች ላይ በጅምላ የሚፈፀሙ ጥቃቶች ብዙዎችን ለሕልፈትና ለከፋ አደጋ እየዳረጉ ነው። በርካታ አብያተ ክርስቲያናት ተቃጥለዋል፤ በግለሰቦች እና በሕዝብ ንብረት ላይም ከፍተኛ ውድመትና ዝርፊያ ተፈጽሟል። ዋሺንግተን ዲሲ — በኢትዮጵያ በተለያዩ አካባቢዎች ከዚህ ቀደም ታይቶ በማይታወቅ ጭካኔ በዜጎች ላይ በጅምላ የሚፈፀሙ ጥቃቶች ብዙዎችን ለሕልፈትና ለከፋ አደጋ እየዳረጉ ነው። በርካታ አብያተ ክርስቲያናት ተቃጥለዋል፤ በግለሰቦች እና በሕዝብ ንብረት ላይም ከፍተኛ ውድመትና ዝርፊያ ተፈጽሟል። አሁንም ድረስ ያላበቁት ጥቃቶች በአንጻሩም በብዙዎች ዘንድ ከፍተኛ ሃዘን እና ቁጣ ቀስቅሰዋል። አንዳንዴም ዘውግ ለይተው ጭምር የሚቃጡት እነኚህ ዘግናኝ ጥቃቶች በአስቸኳይ ይቆሙ ዘንድ የእምነት ቤቶች ምን ዓይነት ሚና ሊጫወቱ ይችላሉ? የጥቃቶቹ ምንነት በወጉ እንዲጣራና ወንጀለኞቹም ለፍርድ እንዲቀርቡ የሚሉት ጥያቄዎች ከየአቅጣጫው እየተሰሙ ነው። ለጥያቄዎ መልስ ጥቃቶቹ እንዲቆሙና ለዚህን መሰሉ ድርጊቶች ዘለቄታ ያለው መፍትሔ ለማምጣት በሚደረገው ጥረት የእምነት ቤቶችን ሚና አስመልክቶ ከአድማጮች ለደረሱን ጥያቄዎች ምላሽ ከሁለት ሃይማኖት አባቶችና ከአንድ የማሕበረሰብ መሪ ጋር የተካሄደ ውይይት ነው።
የህወሓት ከፍተኛ አመራሮች ደብረጺዮን ገ/ሚካኤል (ዶ/ር) ፣ ስብሃት ነጋ፣ አባይ ጸሐዬና ጌታቸው ረዳ በአንድ ቦታ ለይ መሆናቸውን በሰሜን ዕዝ የ31 ኛ ክፍለ ጦር አዛዥ አስታወቁ፡፡ አዛዡ ኮሎኔል ሻምበል በየነ ከፍተኛ አመራሮቹ ያሉበት ቦታ መታወቁን ገልጸው በተምቤን፣ አቢ አዲ እና ወርቃምባ ይገኛሉ ብለዋል ለኢቲቪ በሰጡት መግለጫ፡፡ አመራሮቹ የሚገኙበት ስፍራ ከሃገር መከላከያው በቅርብ ርቀት ላይ እንደሚገኝ እና የሰራዊቱ አባላት የቅርብ ክትትል እያደረጉ እንደሚገኙም ነው አዛዡ የተናገሩት፡፡ ኮሎኔል ሻምበል አመራሮቹ በተምቤን አቢ አዲ እንዲሁም የሀውዜንና አድዋ መገንጠያ በሆነችው ወርቃምባ ከተማ ውስጥ መሆናቸውን ማየት ተችሏል ብለዋል፡፡ ወርቃምባ ከሰራዊቱ በ10 ኪሎ ሜትሮች ርቀት ላይ የምትገኝ ነች እንደ ኮሎኔሉ ገለጻ፡፡ በልዩ ጥበቃ ማለትም በኮማንዶ ጭምር እተየተጠበቁ እንደሆነ የተናገሩት አዛዡ ከአራቱ ባለስልጣናት ውጭ ሌሎች ብዙም በሕዝብ የማይታወቁ ባለስልጣናት በስፍራው እንዳሉ ስለማየታቸው ተናግረዋል፡፡ አሁን ላይ የትግራይ ልዩ ሃይልና ሚሊሻ ፈርሷል ያሉት ክፍለ ጦር አዛዡ ሰራዊቱን ከድተው ለህወሃት የወገኑ አባላትን የመያዝ ስራ ይሰራል ብለዋል ከፍተኛ አመራሮቹን በቁጥጥር ስር የማዋሉ ስራ ጥቂት ቀናትን ብቻ እንደሚወስድ በመጠቆም፡፡ ኮሎኔል ሻምበል አያይዘውም ከአራቱ ውጭ ያሉ ሌሎች አመራሮች ደግሞ አዋሳኝ በሆኑ የአማራ ክልል የተከዜ ጫፍ ስፍራዎች በዋናነትም ልዩ ስሙ “አቅመራ” በሚባል ስፍራ ሲመላለሱ መታየታቸውን ገልጸዋል፡፡
ሰራሕተኛ ረዲኤት ዝዀነ ወዲ 36 ዓመት ተስፋዬ ወልደማርያም፡ ንኽልተ ሰሙናት ዝኣክል ብዓሶ ርእሲ ተሳቕዩ። ኣብቲ ኣስታት ሰለስተ ሽሕ ተወላዶ ትግራይ ሒዙ ዝነበረ ሚዛን ተፈሪ ዝተባህለ ቤት-ማእሰርቲ፡ ተስፋዬ መታን መቐርቀሪ መደቀሲ ክረክብ ካልኦት እሱራት ደው ክብሉ ነይሩዎም። እቶም ቦታ ንኽገድፉ ደው ዝበሉ፡ ብሰንኪ ጽበት ቦታ ደው ብምባል ኣእጋሮም ዝደምበወ’ዩ። ለበዳ ኮቪድ 19 ኣብ ዝርኣየሉ፡ ኣብ ከምኡ ዝመስል ህድሁድ ማእሰርቲ ደርዘን ኣቢለን ይበጽሓ ምንባረን ኣገልግሎት ዜና ሮይተርስ ኣረጋጊጹ። ከም ጸብጻብ ውድብ ሕቡራት ሃገራት፡ ምስ ኣዋጅ ህጹጽ እዋን ተተሓሒዙ፡ ኣብ መንጎ ወርሒ ሕዳርን ለካቲትን ኣስታት 15-ሽሕ ተወላዶ ትግራይ ብኣልማማ ተኣሲሮም ነይሮም። መንግስቲ መብዛሕትኦም ከም ዝተፈትሑ ይሕብር። እንተዀነ ኣስታት ትሽዓተ ሽሕ ዝበጽሑ ገና ኣብ ማእሰርቲ ከም ዘለዉ ይግመት። እቶም ዜጋታት ተታሒዞምሉ ዝነበሩ ግቡእ ናይ መሳለጥያታት ማእሰርቲ ዘየማልእ ከም ዘይተወድእ ህንጻታት፡ ኣብያተ-ሲነማ፡ ፋብሪካታትን ካልእ ዘይምቹዋት ስፍራታትን’ዮም። ኣብቲ ቆልዓ፡ሰበይቲ እንኮላይ ዝተታሕዙሉ ኣብያተ-ማእሰርቲ ማህረምቲ፡ ጥሜትን ምጕስቓልን ዝውቱር ምዃኑ ሮይተርስ ዘዘራረቦም እሱራት ነበር ይሕብሩ። ስእነት መድሃኒት ልሙድ ኰይኑ፡ ገለኣቶም መሰረታዊ ቀረብ ንምርካብ ነቶም ዋርድያ ጉቦ ምሃብ ዝውትሩ ምንባሩ ይጠቕሱ። ብሰንኪ ዝነበረ ሕማቕ ኣተሓሕዛን ስእነት መድሃኒትን 17 እሱራት ከም ዝሞቱ ሮይተርስ ይጽብጽብ።ሮይተርስ ብዛዕባ’ዚ ምላሽ ንምርካብ ንሓያሎ ኣብያተ-ማእሰርቲ፡ ሚኒስትሪ ፍትሒን ካልኦት ሰብ-መዚን ሓቲቱ፡ ምላሽ ግን ኣይረኸበን። ተስፋዬ ወልደማርያም ሓደ ካብቶም ዝሞቱ’ዩ። ሓገዝ ኣብ ዝረኸበሉ እዋን፡ ሕማሙ ኣመና ስለ ዝኸበደን ዝተሓላለኸን ክድሕን ኣይከኣለን። ማእሰርቲ ተወላዶ ትግራይ በበይኑ ማዕበላት’ዩ ነይሩዎ። ላዕለወይቲ ኮሚሽነር ሰብኣዊ መሰላት ሕቡራት ሃገራት ሚቸል ባችለት እቶም እሱራት ብመንነቶም ጥራይ ግዳያት ምዃኖም ትሕብር። ኮሚሽን ሰብኣዊ መሰላት ኢትዮጵያ’ውን ተመሳሳሊ መግለጺ ኣውጺኡ ነይሩ። ፖሊስ ንጥርጡራት ገበን ጥራይ ዒላማ ከም ዝገብሩን ዝኣሰሩን ይሕብሩ። መሰኻኽር ግን ብቛንቋኦምን መንነቶም ብዝሕብር ምስክር ወረቐትን ጥራይ ግዳያት ኴንና ይብሉ። ኣብቲ ተስፋዬ ተኣሲሩሉ ዝነበረ ሚዛን ተፈሪ ዝተባህለ ስፍራ 18 ሸላታት ነይረን። መስኮት’ውን ዘይብለን ሽዱሽተ ብሓሙሽተ ሜትሮ ስፍሓት ዘለወን ሸላታት’የን። ሓደ ኣብኡ ተኣሲሩ ዝነበረ ዜጋ፡ ኣብ ሓንቲ ሸላ 183 ሰባት ተኣሲሮም ምንባሮም ይምስክር። ካልእ ድማ 176 ኣብ ተመሳሳሊ ስፍራ ምንባሮም ይሕብር። ናይ ሚዛን ተፈሪ ማእሰርቲ ሸላታት ኣብ ኣርባዕተ ትርብዒት ሜትሮ ዕስራ ሰባት የዕቊቡ ነይሩ። ሰብ-መዚ እቲ ቤት ማእሰርቲ ብዝከኣሎም ኩነታት ከመቻችኡ ከም ዝጸዓሩ ይዛረቡ። እሱራት ግን ንባልዕ፡ ቍማልን ተላገብቲ ሕማማትን ተቓሊዕና ይብሉ። ብሰንኪ ሕጽረት መግቢ፡ ብስእነት ክንክን ዝተጋደደ ሕማማት እሱራት ንሞትን ክውገድ ዝነበሮ ሕማማት ተቓሊዖም’ዮም። እቲ ቦታ ዓሳዊ ብምዃኑ ድማ ንኸም በዓል ተስፋዬን ካልእን ብቐረባ ግዳያት ገይሩዎም። ሚዛን ተፈሪ ግን እቲ እንኮ ተወላዶ ትግራይ ብሕማቕ ተታሒዞምሉን ብሰንኪ ስእነት ክንክን ዝሞቱሉን ቤት ማእሰርቲ ኣይኰነን። ንኣብነት ኣብ ቀጽሪ ዋቸሞ ዩኒቨርስቲ፡ ንልዕሊ ሸሞንተ ኣዋርሕ ኣስታት 1,200 ዝበጽሑ ተወላዶ ትግራይ ተኣሲሮም ምንባሮም ወሃብ-ቃል እቲ ወረዳ ንሮይተርስ ሓቢሩ። እቲ ወሃብ-ቃል “መጽለሊ” ደኣ ኢሉ ይግለጾ እምበር፡ እቶም ኣብኡ ተታሒዞም ዝነበሩ ካብ ስዑዲ ዓረብ ዝተመልሱ ተጋሩ’ዮም። ኣብ ዩኒቨርስቲ ዋቻሞ ተታሒዙ ዝነበረ ትግራዋይ፡ ናይ መግቢ፡ ማይን ካልእ መሰረታዊ ቀረባትን ዝጥቀስ ሕጽረት ዘይምንባሩ ይሕብር። መድሃኒት ግን ይገዝኡ ምንባሮም ጠቒሱ። ቅርበት ዘለዎም ሰባት ብውሑዱ ክልተ ሰባት ምሟቶም ይሕብሩ። ኣብ ካልእ ቦታ፡ ኣብ ምስ ትግራይ ዘዳውብ ናይ ዓፋር ክልል፡ ኣባዓላ ኣሽሓት ተወላዶ ትግራይ ተገፊፎም ኣብ ወርሒ ታሕሳስ ንማእሰርቲ ኣምሪሖም። ብዛዕባ’ዚ ማእሰርቲ ኣመልኪቱ ንኣገልግሎት ዜና ሮይተርስ መብርሂ ዝሃበ ምንጪ፡ ኣብ መንጎ ሸውዓተን ዓሰርተ-ክልተን ሽሕ (7,000፡12,000) እሱራት ምህላዎም ይነግር። እሱራት ኣብ ክፉት መካበብያ ብዘይ ግቡእ ኣተኣላልያ ተኣሲሮም ምህላዎም ምንጭታት ይሕብሩ። ብሳትላይት ዝተላዕለ ምስልታት ነቲ ቦታ ከለልዮ ክኢሉ ኣሎ። ክልል ዓፋር ግን ብዛዕባኡ ተሓቲቶም ምላሽ ኣይሃቡን። ኣብ ኣዲስ ኣበባ ዝተታሕዙ ተወላዶ ትግራይ፡ ናብ ካልእ ቅድሚ ምግዓዞም ኣብ ኣባ-ሳሙኤል ዝተባህለ ቤት ማእሰርቲ ተታሒዞም ምጽናሖም ይጠቕሱ። ቍጽሪ እሱራት ናይቲ ኣብቲ ብጽበት ቦታን ሕማቕ ኣተሓሕዛ ሓለውቲ ዝልለየሉ ቤት ማእሰርቲ ኣባ-ሳሙኤል ካብን ናብን መሰኻኽር ይፈላለ’ዩ። ገሊኣቶም’ውን ኣብ ክልል ዓፋር ተኣሲሮም ዝነበሩ፡፡ብጥሜት ዝማሰኑ እሱራት፡፡ ከም ዝተሓወሱዎም ይገልጹ።ከም ሓበሬታ መሰኻኽር ዓይኒ ኣብ ኣባ-ሳሙኤል ተወላዶ ኦሮሞ’ውን ተሓዊሶም ነይሮም። ናብ ገለ ካብቲ ኣብያተ-ማእሰርቲ ከብጽሕ ዕድል ዝረኸበ ጠበቓ፡ እቲ ዝረኣዮ ማእከላት መሰረታዊ ቀረባት ዘይነብሮ’ዩ። ገሊኡ ናይ ውልቀ-ሰባት ዘይተዛዘመ መኻዚኖታት ወይ ድማ ፋብሪካታት’ዩ። ሓይልታት ትግራይ ናብ ኣዲስ ኣበባ ገስጋሶም ድሕሪ ምቕያሩን ንትግራይ ምስሓቦምን፡ ኣብ መንጎ ወርሓት ጥሪን ለካቲትን ብዙሓት ተወላዶ ትግራይ ተፈቲሖም’ዮም። ካልኦት ኣሽሓት ገና ከም ዘለዉ ግን በበይኖም ምንጭታት የርድኡ። ኣብ ወርሒ መጋቢት ድሕሪ ዝተኣወጀ ምቍራጽ ተጻብኦታት ድማ ዛጊት ብዅሉ ወገናት ኣብ ደውታ’ዩ ዘሎ። ኣብ ቀረባ እዋን ድማ ቀዳማይ ሚኒስተር ኣቢይ ምስ መራሕቲ ትግራይ ንምዝርራብ መጽናዕቲ ክገብር ምዃኑ ሓቢሩ ኣሎ።
እኔ አንድ ወዳጅ አለኝ፡፡ እርሱ ከወዳጆቼ ሁሉ ይልቅ የቅርብ ወዳጄ ነው፡፡ እርሱ በጣም ደግና እውነተኛ ስለሆነ አንተም እንድትተዋወቀው እፈልጋለሁ፡፡ ስሙ ኢየሱስ ይባላል፡፡ እርሱ የአንተም ወዳጅ መሆን ስለሚፈልግ በጣም ድንቅ ነገር ነው፡፡ ስለ እርሱ ልንገርህ፡፡ የእርሱን ታሪክ ከመጽሐፍ ቅዱስ እናነባለን፡፡ መጽሐፍ ቅዱስ እውነትና የእግዚአብሔር ቃል ነው፡፡ የተሟላ መልዕክት ክፍል የአንተ ወዳጅ አለምና በአለም ውስጥ ያለውን ሁሉ የፈጠረ እግዚአብሔር ነው፡፡ እርሱ የሰማይና የምድር አምላክ ነው፡፡ እርሱ ሕይወትንና እስትንፋስን ለሁሉም ይሰጣል፡፡ ኢየሱስ የእግዚአብሔር ልጅ ነው፡፡ ኢየሱስ የግል አዳኛችን እንዲሆን እግዚአብሔር ከሰማይ ላከው፡፡ እግዚአብሔር ዓለሙን በጣም ስለወደደ (ያ ማለት አንተንና እኔን ወደደ ማለት ነው) አንድያ ልጁ የሆነው ኢየሱስን ለኃጢአታችን እንዲሞትና የሚያምንበት ሁሉ የዘላለም ሕይወት እንዲኖረው እንጂ እንዳይጠፋ ወደ አለም ላከው (ዮሐንስ 3፥16)፡፡ ኢየሱስ ወደ ምድር እንደ ትንሽ ሕጻን ልጅ መጣ፡፡ በምድር ላይ በነበረበት ወቅት አባትና እናቱ ዮሴፍና ማርያም ነበሩ፡፡ እርሱ በጋጣ ተወልዶና በግርግም ተኝቶ ነበር፡፡ ኢየሱስ ከዮሴፍና ማርያም ጋር አድጓልና ታዘዛቸው፡፡ አብሯቸው የሚጫወታቸው ወንድሞችና እህቶች ነበሩት፡፡ ዮሴፍንም በአናጺነት ስራው ያግዘው ነበር፡፡ ኢየሱስ ትልቅ ሰው ሲሆን ሰዎችን ስለ ሰማይ አባቱ አስተማራቸው፡፡ እግዚአብሔር እንደሚወዳቸው አሳያቸው፡፡ ሕመምተኞችን ፈወሰ፤ በችግር ወስጥ የነበሩትንም ሁሉ አጽናና፡፡ ኢየሱስ የልጆች ወዳጅ ነበር፡፡ ልጆች ወደ እርሱ እንዲቀርቡ ፈለገ፡፡ ለእንርሱም ጊዜ ሰጣቸው፡፡ ልጆች ኢየሱስን ወደዱት፤ ከእርሱም ጋር አብረው ጊዜ ማሳለፍን ይወዱ ነበር፡፡ አንዳንድ ሰዎች ኢየሱስን አልወደዱትም፡፡ ተመቀኙትና ጠሉት፡፡ በጣም ስለጠሉትም ሊገድሉት ፈለጉ፡፡ አንድ አሰቃቂ ቀን ኢየሱስን በመስቀል ሰቅለው ገደሉት፡፡ ኢየሱስ ምንም በደል አልሰራም ነበር፡፡ አንተና እኔ ስለ በደልን እርሱ በቦታችን ሞተ፡፡
ባለስልጣናቱ እንዳሉት ከትናንት አርብ ጀምሮ ባለው መረጃ ዛሬ ቅዳሜ ብቻ 229 አዳዲስ በኮሮናቫይረስ የተጠረጠሩ ሰዎች ተገኝተው በተደረገው ምርምራ ቫይረሱ እንደለባቸው ተረጋግጧል። ይህም በአገሪቱ ያሉትን በበሽታው የተያዙ ሰዎች ቁጥር ወደ 433 ከፍ አድርጎታል። የደቡብ ኮሪያ ምክትል የጤና ጥበቃ ሚኒስትር እንዳሉት የበሽታው ወረርሽኝ "አሳሳቢ የሆነ አዲስ ደረጃ ላይ ሰርሷል"። ባለስልጣናት እንዳረጋገጡት አዲሶቹ በበሽታው ከተያዙት ሰዎች መካከል አብዛኞቹ በአገሪቱ ደቡብ ምሥራቅ በምትገኘው የዴጉ ከተማ ውስጥ በሚገኝ አንድ ሆስፒታልና የሐይማኖት ስፍራ ጋር የተያያዙ ናቸው። "ቻይና፣ ዉሃን በመሆኔ ደህንነቴ የተጠበቀ ነው" ኢትዮጵያዊው ተማሪ በሽታውን ለመደበቅ ባለስልጣናት ዶክተሮችን ያስፈራሩ ነበር እስካሁን በበሽታው በደቡብ ኮሪያ ውስጥ ሁለት ሰዎች የሞቱ ሲሆን ቁጥሩም እየጨመረ ሊሄድ ይችላል የሚል ስጋት አለ። የበሽታው ምንጭ እንደሆነ የተጠረጠረው ሆስፒታል በሚገኝበት ዴጉ አቅራቢያ ያለው ቾንግዶ የተባለው አካባቢ ልዩ ቁጥጥር የሚደረግባቸው አካባቢዎች ተብለው ተለይተዋል። በዚህ የተነሳ በዴጉ ከተማ ያሉ ጎዳናዎችም ጭር ብለዋል። ደቡብ ኮሪያ ከ76 ሺህ በላይ በበሽታው የተያዙ ሰዎችና ከ2 ሺህ ሦስት መቶ በላይ ከሞቱባት ቻይና ቀጥሎ ከፍተኛው የተረጋገጠ የህሙማን ቁጥር ያለባት አገር ሆናለች። የዓለም ጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክትር የሆኑት ዶ/ር ቴድሮስ አድሐኖም እንዳሉት፤ አዲስ እየታየ ያለው የወረርሽኙ ስርጭት ፍጥነት እጅጉን አሳሳቢ ነው። በተለይ ደግሞ ደካማ የጤና አጠባበቅ ሥርዓት ባላቸው የአፍሪካ አገራት ውስጥ በሽታው ከተከሰተ የሚያስከትለው ቀውስ አሳስቧቸዋል።
ዘካርያስና ኤልሳቤጥ ከሚኖሩበት አካባቢ በሰሜን በኩል ራቅ ብሎ በሚገኝ ስፍራ ምናልባትም 15 ወይም 16 ዓመት የሚሆናት አንዲት ልጃገረድ ትኖር ነበር። ይህች ልጃገረድ ለዮሴፍ የታጨች ነበረች። መልአኩ ገብርኤል አንድ ቀን መጥቶ መልካም ዜና ባበሠራት ጊዜ አባባሉ አሳብ ላይ ጣላት። ገብርኤል በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ በስማቸው ከተጠሩ ሁለት መላእክት መካከል አንዱ ነው። ሌላው በስሙ የተጠራው ሚካኤል ነው (ዳን. 10፡21)። ገብርኤል ወሳኝ የሆኑ መልእክቶችን ከእግዚአብሔር ወደ ሕዝብ የሚያደርስ ልዩ መልአክ ነው (ዳን. 8፡16፤ 9፡21-22 አንብብ።) ማቴዎስ፥ ማርያም መልአኩን በሕልምዋ እንዳየች ሲናገር፣ ሉቃስ ግን ፊት ለፊት እንደ ተነጋገሩ ይገልጻል። ማቴዎስ ስለ ኢየሱስ ልደት የተረከው ከዮሴፍ እይታ አንጻር ሲሆን፣ ሉቃስ ታሪኩን ያቀረበው ግን ከማርያም አንጻር ነው። ገብርኤል ለማርያም ያስተላለፈው መልእክት በጣም ግልጽ ነበር። እግዚአብሔር በዓለም ታሪክ ውስጥ ልዩ ለሆነ ዓላማ መርጧታል። ልጅ ትወልዳለች። የልጁም ስም ኢየሱስ ይባላል። ይህም ኢያሱ ከሚለው የዕብራይስጡ ስም ጋር ተመሳሳይ ስያሜ ነው። የሁለቱም ስሞች ፍች፥ “እግዚአብሔር ያድናል» ወይም «እግዚአብሔር ደኅንነት ነው» የሚል ነው። ይህም የኢየሱስ ትልቁ አገልግሎት ለሰው ልጆች ደኅንነትን ማስገኘት እንደሆነ ያመለክታል። ኢየሱስ «የልዑል ልጅ» እንደሚባል ገብርኤል ለማርያም ገልጾላታል። አብዛኞቹ አይሁዶች «እግዚአብሔር» የሚለውን ቃል ለመጥራት ስለማይደፍሩ ይህ «የእግዚአብሔር ልጅ» ለሚለው አገላለጽ ሌላው አማራጭ ነበር። ኢየሱስ ተስፋ የተሰጠው መሢሕና በዳዊት ዙፋን ላይ የሚቀውጥ ንጉሥ ነበር። ከዳዊት በተለየ አኳኋን የኢየሱስ አገዛዝና መንግሥት ዘላለማዊ ነው። ሉቃስ ማርያም ከሌሎች ሴቶች ሁሉ በላይ ቅድስት መሆኗን አይነግረንም። ይልቁንም እግዚአብሔር ትምህርትን፣ ዘርን፥ ሀብትን መሠረት ሳያደርግ ሰዎችን ለዓላማው እንደሚመርጥ የሚያመለክት ምሳሌ ነው። ከሰው አስተሳሰብ አንጻር እግዚአብሔር የተማረችውንና ከልዩ ዘር የተወለደችውን ሀብታም ሴት ይመርጣል ብለን እናስብ ይሆናል። የገጠር ገበሬ ልጅ እንደ መሆኗ፣ ማርያም ከእነዚህ መስፈርቶች አንዱንም አታሟላም ነበር። ስለ ማርያም የምናውቀው ነገር ቢኖር እግዚአብሔርን የምትወድ ሴት መሆኗ ነበር። ይህ ታሪክ ባለን ስጦታ ተመክተን እንዳንታበይ ያስጠነቅቀናል። የመዝሙር ስጦታ ቢኖረን ይህ የሆነው በራሳችን ችሎታ ሳይሆን ከእዚአብሔር ጸጋ የተነሣ ነው። ቁሳዊ በረከት፣ ጥሩ ቤተሰብ፣ ልዩ ችሎታ፣ ውበትና መልካም ገላ ቢኖረን፣ ይህንን ሁሉ ለማግኘት ያደረግነው ጥረት እንደሌለ መገንዘብ ይኖርብናል። ይህ የእግዚአብሔር ስጦታ ነው፤ ትምክህት እንዳይገዛንና ከእኛ የተሻሉ ናቸው ብለን በምናስባቸው ሰዎች እንዳንቀና ይህንን ማስታወስ አለብን። ይህ የእግዚአብሔር ምርጫና ስጦታ እንጂ የእኛ እንዳልሆነ መገንዘብ አለብን። የውይይት ጥያቄ፡- ሀ) እኛ ልንቆጣጠራቸው በማንችላቸው እንደ ዘር፥ ትምህርት፣ ሀብት፣ ውበት በመሳሰሉት ነገሮች የምንታበየው እንዴት ነው? ለ) ከእኛ በተሻሉ ሰዎች ላይ የምንቀናው ለምንድን ነው? ሐ) ስንታበይ ወይም ስንቀና እግዚአብሔር በሕይወታችን ላይ ስላለው ሉዓላዊ ፈቃድ የምንዘነጋው ነገር ምንድን ነው? መ) የአንተን ሕይወት ከምታውቀው አንድ ለማኝ ጋር አነጻጽር። የእግዚአብሔር ሉዓላዊ ምርጫና ለጦታ ባይኖር ኖሮ፥ እንደዚያ ሰው ልትሆን ትችል የነበረው እንዴት ነው? ባለን አንድ ልዩ ስጦታ መታበይ ወይም በሌላው ሰው መቅናት ሁለቱም በእግዚአብሔር ፊት ክፉ ናቸው። ሁለቱም መጽሐፍ ቅዱስ እግዚአብሔር የስጦታዎች ሁሉ ምንጭ እንደሆነ ከሚያስተምረው አሳብ ውጭ ናቸው። እነዚህ ኃጢአቶች ካሉብህ አሁኑኑ ንስሓ ግባ። እግዚአብሔር ስለ ሰጠህ ስጦታ የሚያመሰግን ልብ እንዲሰጥህ ጸልይ። ስጦታዎችህን ከሌሎች ሰዎች ጋር እንዳታነጻጽርና ትሑት እንዲያደርግህ እግዚአብሔርን ለምን። «ይህ እንዴት ይሆናል?» የሚለው የማርያም ምላሽ፥ ከዘካርያስ ጥርጣሬ ጋር ተመሳሳይ ነው። ነገር ግን መልአኩ ዘካርያስን የቀጣው ሲሆን፣ ማርያምን ግን አልቀጣትም። ለምን? ምናልባትም ከጥርጣሬያቸው በስተ ጀርባ የተለያዩ አመለካከቶች ሊኖሯቸው ይችላሉ። የዘካርያስ አቀራረብ ልጅ ለመውለድ እንደማይችል በማሰብ እግዚአብሔርን እንደ ተጠራጠረ የሚያመለክት ይሆናል። የማርያም አቀራረብ ግን እግዚአብሔር የሚሠራበትን መንገድ ለማወቅ የጠየቀች ይመስላል። ያላገባች ልጃገረድ እንደ መሆኗ ከወንድ ጋር የግብረ ሥጋ ግንኙነት አድርጋ አታውቅም። እስክታገባ ድረስ የግብረ ሥጋ ግንኙነት ማድረግ እንደማትችል ደግሞ መጽሐፍ ቅዱስ በግልጽ ያስተምራል። በታሪክ ደግሞ ከወንድ ጋር የግብረ ሥጋ ግንኙነት ሳታደርግ ያረገዘች ሴት ኖራ አታውቅም። እንግዲህ የእግዚአብሔር ልጅ በማርያም ማሕፀን ውስጥ ሊፀነስ የሚችለው እንዴት ነው? የመልአኩ መልስ ለማርያም ትርጉም የሚሰጥ አይመስልም። መንፈስ ቅዱስ በሰውነቷ ውስጥ ተአምር በመሥራት ከወንድ ጋር የግብረ ሥጋ ግንኙነት ሳታደርግ የምትፀንስበትን ተግባር እንደሚፈጽም ነበር የገለጸላት። የውይይት ጥያቄ፡- ሀ) ልጅህ በመንፈስ ቅዱስ ተአምር አርግዣለሁ ብትልህ ምላሽህ ምን ይሆናል? ታምናታለህ? ለምን? ለ) ያላገባች የቤተ ክርስቲያናችሁ አባል አርግዛ ብትገኝ ከቤተሰቧ፣ ከጓደኞቿና ከቤተ ክርስቲያን የሚገጥማት ችግር ምን ሊሆን ይችላል? ሐ) የማርያም ምላሽ በእግዚአብሔር ላይ ያላትን አስደናቂ እምነት የሚያሳየው እንዴት ነው? ማርያም ገና ወጣት ብትሆንም፣ «እኔ የጌታ ባሪያ ነኝ። እነሆም፥ እንደ ቃልህ ይሁንልኝ» በማለት የሚያስገርም መንፈሳዊ ብስለት አሳይታለች። በእዚህም ማርያም ከቤተሰቧ ለመፈናቀል ፈቃደኛ መሆኗን ገልጻለች። ምክንያቱም በዚያን ዘመን ከጋብቻ ውጭ ያረገዘች ሴት ልጅ ለቤተሰቡ ትልቅ ሐፍረት እንደምትሆን ይታመን ነበር። ከጋብቻ በፊት የወለደች ሴት የሚያገባ ሰው ስለማይኖር፣ ያለ ጋብቻ ለመኖር ወስናም ነበር። በመላው ሰዎች ሊሰድብዋት ከፈለጉ ሳይከፋት በገሊላ የዲቃላ እናት ተብላ ለመጠራት ዝግጁ ነበረች። ለዚህም ምክንያቱ ለእግዚአብሔር ያላት ፍቅርና ታዛዥነት ነበር። እግዚአብሔር ነገሮችን እንዴት እንደሚሠራ ባታውቅም፣ ስለ እግዚአብሔር መነቀፍን መርጣለች። (ማብራሪያው የተወሰደው በ ኤስ.አይ.ኤም ከታተመውና የአዲስ ኪዳን የጥናት መምሪያና ማብራሪያ፣ ከተሰኘው መጽሐፍ ነው፡፡ እግዚአብሔር አገልግሎታቸውን ይባርክ፡፡)
ቡድን 7 ሲደመር በሚል መጠርያ የሚታወቁት ዲሞክራስያዊ ሃገሮች፣ ቢያንስ 870 ሚሊዮን የኮቪድ 19 የክትባት መድሀኒትን ለማጋራት ቃል ገበተዋል ሲል፣ የዕለቱ ርእሰ-አንቀጽ ሀተታውን ጀምሯል። ይህ የክትባት መድሀኒት፣ ባለፈው የካቲት ወር እንደሚሰጥ ከተገለጸው የክትባት መድሀኒት ጋር ሲደመር፣ እስከ መጪው አመት ባለው ጊዜ፣ ከአንድ ቢልዮን በላይ እንደሚሆን፣ ግማሹን የክትባት መድሃኒት የምትለግሰው፣ ዩናይትድ ስቴትስ መሆንዋን ርእሰ-አንቀጹ ገልጿል። “በዓለም አቀፍ ጉዳይ ላይ ቅድሚያ የምንሰጠው አስተማማኝ፣ ውጤታማ፣ ተደራሽና መጠነኛ ዋጋ የሚጠይቅ የክትባት መድሃኒት፣ ዝቅተኛ ገቢ ላላቸው ሃገሮች ማቅረብ ነው። ይህ የሚደረገውም ሰዎች በብዛት ሲከተቡ፣ አለምን እንደሚጠቅም እሳቤ ውስጥ በማስገባት ነው” ሲሉ፣ የቡድን 7 መሪዎቹ ባወጡት መግለጫ አስገንዝበዋል።የዩናይትድ ስቴትስ ፕረዚዳንት ጆ ባይደን፣ ሀገራቸው ስለምትለግሰው የክትባት መድሀኒት መጠን ካስታወቁ በኋላ የተሰማውን፣ ታሪካዊ የልገሳ ቁርጠኛነትን በመልካም ተቀብለዋል። ዩናይትድ ስቴትስ ወደ 100 ለሚጠጉ ሃገራት፣ የኮቪድ 19 የክትባት መድሀኒት ለመለገስ ስትል፣ ግማሽ ቢልዮን የሚሆን የፋይዘር ባዮቴክ የክትባት መድሃኒት እንደመትገዛ፣ ፕሬዚዳንት ባይደን የቡድን ሰባቱ ጉባኤ ሲጀመር አስታውቀው ነበር። የክትባቱ መድሀኒት ከሚቅርብላቸው ሃገሮች መካከል፣ 92 ዝቅተኛና መካከለኛ ገቢ ያላቸው ሀገሮች ይገኙባቸዋል። የዓለም አቀፉን ወረረሽኝ ለመከላከል፣ የክትባት መድሀኒት አቅርቦቱ፣ እጅግ የሚያስፈልጋቸው ሃገሮች መሆናቸውን ርእሰ-አንቀጹ አመላክተዋል። ፕሬዚዳንቱ እንደገለጹት፣ ዩናይትድ ስቴትስ ከማንኛዋም ሀገር የበዛ፣ የኮቪድ 19 ክትባት መድሀኒት በመግዛት ትለግሳለች። “በዩናይትድ ስቴትስ የሚቀርበው ግማሽ ቢልዮን የሚሆን፣ የኮቪድ-19 የክትባት መድሃኒት እንደተመረተ ወድያውኑ፣ በመጭው ነሃሴ ወር ይላካል” ብለዋል ፕሬዚዳንት ባይደን። ሁለት መቶ ሚልዮን የሚሆነው፣ በያዝነው ዓመት እንደሚከፋፈል። 300 ሚልዮኑ ደግሞ፣ እአአ አቆጣጠር በመጪው ዓመት የመጀመርያ አጋማሽ ላይ እንደሚቀርብ፣ ፕሬዚዳንት ባይደን ማስታወቃቸውን፣ ርእሰ አንቀጹ ጠቁሟል። ዩናይትድ ስቴትስ ግማሽ ቢልዮን የሚሆን፣ የኮቪድ-19 የክትባት መድሃኒት ለመለገስ ቃል የገባችው፣ ከዚህ ቀደም በለገሰቸው ላይ ተጨማሪ ነው። አሜሪካ ቢያንስ 80 ሚልዮን የኮቪድ-19 የክትባት መድሀኒት መለገስዋን፣ ሁለት ቢልዮን ዶላር ደግሞ፣ ኮቫክስን ለመርዳት መስጠትዋን፣ ፕርዚዳንት ባይደን አስታውቀው ነበር። ኮቫክስ አስተማማኝና ውጤታማ የሆነ የኮቪድ 19 የክትባት መድሃኒት፣ በአለም ደረጃ ለማቅረብ የሚሰራ፣ አለም አቀፍ የሀገሮች ስብስብ ነው። የቡድን ሰባት ሃገሮች፣ ለመለገስ ቃል ከገቡት የክትብት መድሃኒት ጋር ሲደመር፣ ከአምና አንስቶ ከ 2 ቢሊዮን በላይ የሚሆን የክትባት መድሀኒት፣ በገንዘብና በማምረት ለአለም ለማቅርብ መቻላቸውን ርእሰ-አቀጹ ገልጿል። ቡድን 7 በተጫማሪም፣ በያዝነውና በመጪው አመት፣ ቢያንስ አንድ ቢልዮን አስተማማኝና ውጤታማ የክትባት መድሀኒት፣ በተለያዩ ሀገሮች እንዲመረት ማቀዱን፣ ርእሰ አንቀጹ አክሏል። የቡድን 7 ሃገሮች፣ የኮቪድ-19 ወረርሽኝን ለማሻነፍ የሚያደርጉት ጥረት፣ በቅርቡ በገቡት ቃል ላይ ብቻ ሳይወሰን፣ ለረጅም ጊዜ የሚቀጥል መሆኑን፣ በቡድን 7 ሃገሮቹ መካከል፣ ግልጽ የሆነ መግባባት እንዳለ፣ ፕሬዚዳንት ባይደን አስገንዝበዋል ሲል፣ የዕላቱ ርእሰ-አንቀጽ ሃተታውን አብቅቷል።
የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ የጣላቸውን ገደቦችና አፈፃፀሙን የሚመለከቱ ማብራሪያዎች ከመንግሥት እየወጡ ሲሆን በተለያዩ መድረኮች ላይም ውይይቶች እየተካሄዱ መሆናቸው ታውቋል፡፡ ዋሺንግተን ዲሲ — የኮማንድ ፖስቱ ፅ/ቤት የሆነው የመከላከያ ሚኒስቴሩ የበላይ የሆኑት የመከላከያ ሚኒስትሩ አቶ ሲራጅ ፈጌሣ ክልከላ የተጣለባቸውንና እርምጃ ያስወስዳሉ ያሏቸውን እንቅስቃሴዎችና አካባቢዎች ለመንግሥቱ መገናኛ ብዙኃን ዘርዝረዋል፡፡ የኦሮሞ ፌዴራሊስት ኮንግረስ ሊቀመንበርና የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ አንድነት ምክትል ሊቀ መንበር ዶ/ር መረራ ጉዲና የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ “የፖለቲካ ምኅዳሩን የበለጠ ለመዝጋት መንቀሳቅስ ነው” ብለውታል፡፡ ቬኦኤ ያነጋገራቸው የሕግ ባለሙያውና በአውስትራሊያ ሜሊበርን ዩኒቨርስቲ የሕግ ተመራማሪ የሆኑት ዶ/ር ፀጋዬ አራርሳ ከቪኦኤ ጋር ባደረጉት ቃለ-ምልልስ ሕገ-መንግሥቱ ስለአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ የሚናገረውን፣ በሕገ-መንግሥታዊና በአስቸኳይ ጊዜ ሁኔታ መካከል ስላለው ልዩነትና ግንኙነት አብራርተው
ናይ እስራኤል ኩባንያ ህንጻ መራኽብን፡ ናይ ዱባይ ዲፒ ዎርልድን ብምትሕባባር ኣብ እስራኤል ዝርከብ ወደብ ሃይፋ ብብሕቲ ንምሓዝ ክልቲኦም ጨረታ ከም ዝኣተዉ ተሓቢሩ። እስራኤልን ሕቡራት ዓረብ ኢማራትን ኣብ ወርሒ መስከረም ዕርቂ ካብ ዝገብራ ንደሓር ሓያሎ ምትእስሳር ንግዲ ጀሚረን ከም ዘለዋ ይፍለጥ። ሓይፋ፡ ሓንቲ ካብተን ናብ ማእከላይ ባሕሪ ዝጥምታ ክልተ ከተማታት እስራኤል ክትከውን እንከላ፡ ክልቲኦም ትካላት ብሓባር ብብሕታዊ ዋንነት ነቲ ወደብ ካካይዱ ከም ዝደልዩ ይገልጹ። ኩባንያ ህንጻ መራኽብ እስራኤል፡ ምስ ዲፒ ዱባይ ዝግበር ምትሕብባር ንወደብ ሃይፋ ቀንዲ መዋፈሪት መራኽብ ማእከላይ ምብራቕ ክገብራ፡ ዝማዕበለ ምንቅስቓስ ንግዲ ክፍጠርን ብዝሓሰረ ዋጋ ዓለም ለኻዊ ንግድታት ከቀላጥፍ ከም ዝኽእልን ገሊጹ። ብዱባይ ዝውነን ኩባንያ ዲፒ ዎርልድ ካብ ሆንግኮንግ ክሳብ ቦነስ ኣይረስ ዝርከባ ወደባት ከም ዘማሓድር ይፍለጥ። ዲፒ ዎርልድ ንወደብ ሃይፋ ናይ ብሕቲ ንምግባር ምስ እስራኤላዊ ኩባንያ ዶቨር ታወር ሓያሎ ውዕላት ኣትዩ ከም ዘሎ ሓቢሩ ኣሎ። ብቻይና ዝውነን፡ ጉጅለ ዓለም ለኻዊ ወደባት ሻንግሃይ ኣብ ጥቓ ከተማ ሃይፋ ዘመናዊ ማርሳ ይድኵን ከም ዘሎ ዝሕብሩ ምንጭታት፡ ሃይፋ ተወዳዳሪት ወደብ ክትከውን እንድሕር ኰይና ክትመሓየሽ ከም ዘለዋ ጸብጻባት የረድኡ።
የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ፓርክ ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስኪያጅ (CEO) ተደርጋ የተሾመችውን፣ የ24 ዓመቷን ሌሊሴ ኔሜ በተመለከተ መረጃውን ማጋራታችንን እና ነገሩን ማውገዛችንን ተከትሎ፣ በግራም በቀኝ ወዳጆች አስተያየት ሰጥተዋል። ነገሩ ያስቆጣቸው በርካቶች የመኖራቸውን ያህል፣ በገራገርነት ተመልክተው “ከቻለች ምን ችግር አለው? ወጣት ወደ ሀላፊነት ሲመጣ ማበረታት ነው ያለብን” ዓይነት ሀሳብ የሰጡም አሉ። ከዚያም አልፈው፣ ጽሁፉ ኦሮሞ ስለመሆኗ በማይገልጽበት ሁኔታ፥ “ገና ለገና ኦሮሞ ስለሆነች፤ የኦሮሞ ስም ስላላት” ብለው በልባቸው የሚያስቡትን (ምናልባትም እየሆነ ያለውን ስለሚታዘቡ) የተናገሩም አሉ። ባረጀ ባፈጀ ማሸማቀቂያ “ኦሮሞፎቢያ” ያሉም አሉ። እንደዚህ እያልን እውነትን የምናፍንበት እና የምናሳቅቅበት ጊዜ ሳያልፍ አልቀረም። ስለኦሮሞነቷ ነው ብሎ ከማሰብ ይልቅ፣ “ከእሷ የተሻለ ለቦታው የሚበቃ ኦሮሞ ስለሌለ ነው ወይ?” ብሎ መጠየቅስ አይቀልም ነበረ? አሁን ማንሳት የፈለግኩት ግን ነገሩን በበጎ ተመልክተው “ምን ችግር አለው? ዋናው ብቃት ነው እንጂ ዕድሜ አይደለም። እስከቻለች ድረስ ትሁና።” ያሉትን ነው። በመጀመሪያ እንደዚህ ያለ አገር አቀፍ ዋና ፕሮጀክት ዋና ሥራ አስኪያጅ ሀላፊ (CEO) መሆን ከልምድም ከእውቀትም አንጻር የሚጠይቀው ብዙ ነገር አለ። የነገሩን ትርጓሜ፣ የሚሰጠውን ሀላፊነት እና ዓለም ላይ እንዴት ነው የሚስራበት የሚለውን መፈተሽ ተገቢ ነው። ብስለት እና አመራር ጋር ሲመጣ፣ ዕድሜ ቁጥር ብቻ አይደለም። የሚያሸክመው ልምድ፣ እውቀትና ብስለትም አለው። 24 ዓመት ተለዋዋጭ ፍላጎት እንኳን ጠርቶ ቦታ ይዣለሁ የማይልበት፣ ከራስ ጋር ተስማምተው የማይጨርሱበት ዕድሜ ነው። እንደዚያ ባይሆን እንኳን፣ ከተመረቀች 2 ዓመት የሆናትን ወጣት ለዚህ ቦታ ለመሾም፣ መስፈርቱ እሷ የምታሟላውን ያህል ብቻ ሲሆን ነው። ካልሆነ ግን ቢያንስ ያስተማሯትም አሉና፣ የት ባሳየችው የአመራር ብቃት ነው ተመራጭ ሆና ለሹመት የምትበቃው? (በርግጥ የሌንሴ የሹመት ሙስና እና ፖለቲካዊ አድልዎ የጀመረው ከዩኒቨርስቲ ከመመረቋ በተሰጣት ሹመት ነው። እንደዚያም ሆኖ እንኳን፣ ዩኒቨርስቲ ውስጥ የማስተማር ስራዋን ሳትተው፣ ዋና ስራ አስኪያጅነቱን ደርባ መስራት መቻሏም ሌላ አነጋጋሪ ጉዳይ ነው። ካልተሳሳትኩ፣ የስራ አጡ ቁጥር ባሻቀበበት አገራችን ላይ፣ ሁለት የመንግስት መስሪያ ቤት ተቀጥሮ መስራት በህግ የተከለከለ ነው። በዚያም ላይ በእንደዚህ ያለ ከፈተኛ የአመራር ስራ ላይ ያለ ሰው፣ መኪና የመንዳትን ስራ እንኳን ደርቦ እንዳይሰራ ጥንቃቄ ይደረግለታል።) ቦታው የተሰጣት በሹመት ነው እንጂ፣ ማስታወቂያ ወጥቶ ሰዎች አመልክተው፣ በነጻ ተወዳድረው እና በገለልተኝነት ተመዝነው አለመሆኑ ነገሩን ከብቃት እና ከእውቀት ጋር እንዳናያይዘው ያደርገናል። ምናልባት እርሷ የትምህርት ቤት ጓደኞች መካከል (የዛሬ 2 ዓመት የተመረቁ) የመጀመሪያ ስራ እንኳን ይዘው የማያውቁ ይኖሩ ይሆናል። በጣም ችሎታ እያላቸው፣ በፓርቲ ተሳትፎ እና ትውውቅ የተነሳ ስራ አጥተው ባክነው የቀሩ ብዙ ሰዎች እንዳሉም ይታወቃል። ከዚህ በተጨማሪ ደግሞ “ከቻለችው ምን ችግር አለው? ዋናው መስራቷ ነው” የሚሉት አስተያየቶች ናቸው፣ ሌላ ትኩረቴን የሳቡት። ታዲያ ትናንትና “የትግራይ የበላይነት ነገሰ” ያልነው ለምን ነበር? አንድ መስሪያ ቤት ውስጥ ከጥበቃ እስከ ሀላፊ ድረስ ትግሬዎች ናቸው የሚቀጠሩት እና ቦታ ቦታ የያዙት የተባለው ለምንድን ነው? ኮንዶሚነም ቤት እስከከፈሉ ድረስ ቢሰጣቸው ምን ችግር ነበረው? የጥበቃ ሰራተኛው እስከጠበቀ ድረስ ትግሬ ሆነ ምን ሆነ ለምን ደነቀን? የመከላከያ ሰራዊቱ ብሔር ስብጥር ለምን አሳሰበን? የአውሮፕላን አስተናጋጇ እስካስተናገደች እና አውሮፕላኑ ስራ እስካላቆመ ድረስ፣ ትግሬ ሆነች ምን ሆነች ምን አገባን? መርካቶ ንግዱ እስካልታጎለ ድረስ፣ ጉራጌዎችን አፈናቅለው በግብር እና በኮንትሮባንድ ደግፈው ትግሬዎችን ቢያስፋፉ ምን አስጨነቀን? የተለያዩ ሀላፊነት ቦታዎች ላይ የተሾሙትስ አለመቻላቸው በምን ታወቀና ነው ትግሬ መሆናቸው ያስከፋን? ታዲያ ድካማችን ሁሉ ለምን ነበር? አገሪቱ ላይ ሁሉም ዜጋ እኩል ተጠቃሚ ይሁን ከሚል ቅንነት አይደለምን? ፍትህ እና ተጠያቂነት እንዲነግሱ፣ የዘመድ እና የካድሬ አሰራር እንዲወገድ አይደለምን? “አዲስ ንጉስ እንጂ ለውጥ መቼ መጣ” የሚለው ሙዚቃ ትዝታ ይሁንልን! የትናንቱን የጠላነውን፣ በአዲስ ዛሬ ለመተካት አይደለም ተስፋ እና ጉጉቱ! ኢፍትሀዊ አሰራር ይውደም! Rate this: Posted on October 9, 2018 Categories ትዝብትTags ኢትዮጵያ, ኦሮሚያ, Ethiopia, PoliticsLeave a comment on ስለ24 ዓመቷ ሌንሴ ኔሜ ሹመት ቤቲ እና ደሳለኝ፡ እንደወረደ! :) የቤቲን እና የዶ/ር ደሳለኝን ቃለ መጠይቁን አየሁት። የተባለውን ያህል የተጋነነ ሆኖ ግን አላገኘሁትም። ደሳለኝ አለመዘጋጀቱ ያስታውቃል። መዘጋጀት ሲባል፣ ለቃለ መጠይቅ ሳይሆን፣ በአጠቃላይ እንደ ፓርቲ አመራር ራሱን በብዙ ነገሮች ውስጥ ማለማመድ እና ነጥሮ የወጣ ሀሳብ/መልስ የሚሆን ነገር ማዘጋጀት ነበረበት። አባላቱም እንዲሁ ማድረግ ነበረባቸው። ለከእንግዲውም መዘጋጀት አለባቸው። በዋናነት ደሳለኝን የማይሆን ነገር ውስጥ የከተተው ጋሻው እና ክርስቲያን የተባሉ ስራ አስፈጻሚ አባላቶቹ ያደረጉትን ያልተገባ እና ያልበሰለ ንግግር ለማስተባበል እና “ማለት የፈለጉት” እያለ፣ ያላሉትን ሊልላቸው እና ያሉትን ሊያለባብስላቸው ባደረገው ጥረት ነው። ከዚህ የምንማረው/የምንረዳው፣ አባላቱ (እንዲሁም ሌሎቻችን) ከፌስቡክ ወጣ እያሉ ወደ መጽሐፍት ገጾች አየት ማድረግ እንዳለባቸው ነው። እሱም ዐይኑን ያፈጠጠ፣ ጥርሱን ያገጠጠ ነገርን በይቅርታ ማለፍ ቢችል ተወዳጅነት እንደሚጨምርለት ከዶ/ር አብይ ኢህአዴግ መማር ይቻላል። አብን ገና የሶስት ወር ጨቅላ ፓርቲ እንደመሆኑ መጠን ክፍተቶች ቢታዩ ብዙም ባያስደንቅም፣ ችኩል ችኩል እያሉ የፈጠሩትን ስህተት፣ “ሌላው ሰው ካለበት የመረዳት ችግር የተነሳ ነው እንጂ እኛ ልክ ነን” ማለት ወዳጅ እና ደጋፊ ያሳጣል እንጂ ሩቅ አያስኬድም። ከአሁኑ ያልተጀመረ ይቅርታ የመጠየቅ እና ራስን የማረም ባህልም፣ ውሎ አድሮ ስለመቀጠሉ መተማመኛ አይሰጥም። ነገሮች በግልጽ ለክርክር እና ቅሬታ ክፍት በሆኑበት ቦታዎች/ሁኔታዎች “ስህተት ነበር። ይቅርታ። እንዳይደገም እንመክርበታለን።” ብሎ ማለፍ እየተቻለ፣ ባስረዳው ቁጥር የማይሆን ነገር ውስጥ ራሱን ከቷል። በዚህም፥ ከ27 እስከ 48 ደቂቃ ያለው ጊዜ በከንቱ እና ራሱን በማሳጣት የባከነ ነው። ልክ እንደዒድ በዓል መልካም ምኞት መግለጫው “ሌላን ሰው ካስከፋ ይቅርታ” ብሎ በሰላም እና በክብር አልፎት፣ ሀሳቦቹን ማስረጽ እና ሀሳብ ላይ ማውራት ይችል ነበር። ደሳለኝ ምናልባትም ፓርቲውን (የፓርቲውን ስም) ለማስተዋወቅ ያህል ጥሩ እድል አገኘሁ ብሎ የሄደ ዓይነት ይመስላል። እሱ ደንገጥ ሲል እሷ በስሜታዊነት እየተናጠች ኮስተር ማለት መጀመሯ ነጻ ጋዜጠኛ የማያስብላት ነው። ጭራሽ ልትቆጣው ሁሉ የሚያምራት ቦታ አለ። ደካማ ጎን ያገኘች እየመሰላት፥ የልብ ልብ እየተሰማት፣ እንደ ጋዜጠኛ ቴዎድሮስ ፀጋዬ ለመሆን የፈለገችባቸው ቦታዎች ብዙ ናቸው። እንደ ቃለመጠይቅ አድራጊነቷ እውነቱን እና ሀሳቡን መፈልፈልና ማውጣት ላይ እንጂ፣ የእሷን ሀሳብ ወይም መከላከያ እና ቅሬታ ማከል ላይ ማተኮሯ ለመደበኛ ቃለመጠይቅ የሚያስኬድ አይመስለኝም። ያም ሆኖ ግን፣ እንደፈለገች አድርጋ መጠየቅ መብቷ ነው። ሊያሰድባት የሚያደርስ ነገር የለም። የተከፋ ሰው፥ ፕሮግራሞቿን አለመስማት፣ ወይም ደግሞ እሷ ጋ ቃለ መጠይቅ አልደረግም ብሎ ሊያምጽ ይችል ይሆናል፣ እንጂ “ሊቀመንበሬን ይህን ጠየቅሽብኝ፣ አጨናነቅሽብኝ” ብሎ የተሳደበ አባል ወይም ደጋፊ፥ እድሉን ቢያገኝ ልሰር ልግረፍ ማለት አያምረውም አይባልም እና “ሳይቃጠል፣ በቅጠል!” ነው መሆን ያለበት። በየመሀሉ እየገባች በተነሳው ነገር ላይ ሁሉ ከኦሮሞ ጋር ማነጻጸሯም በአስፈላጊ ቦታ የሆነ አይደለም። ራሷንም ወደ ኦሮሞ ብሔር ያዘነበለች አድርጎ ያሳያታል። ነገሬ ብላ ፓርቲውን ማሳጣት ላይ ወይም ራሷን እነደሀይለኛ ማስቆጠር ላይ ማተኮሯን የሚያሳይ፣ መሀል ላይ በቃለመጠይቁ ወቅት ያለተጠቀሰ እና ካለደሳለኝ እውቅና የተሰነቀረ የልማታዊ አርሶአደሮች ምስል አለ። በመንግስት የሚደገፈው የአማራ ክልል ቴሌቪዥን (መቼቱ አልተጠቀሰም) ለፕሮፖጋንዳ ያደረገውን ቃለ መጠይቅ እንደማስረጃ መሰንቀሯ ሳያንስ፣ እሱ ተመልክቶት ምላሽ እንዳይሰጥበት ማድረጓ የሙያን ስነምግባር ያጓደለ መሰለኝ። ደሳለኝም ቢሆን “ውሻ በቀደደው ጅብ ይገባል” እንዲሉ፣ እሷ በጀመረችው ማነጻጸር ገብቶ ‘ፓርቲው የተቋቋመው፣ እና የምናደርገውን ሁሉ የምናደርገው ሌሎች ስላደረጉት ነው’ ዓይነት ገደምዳሜ ላይ እንድንደርስ የገፋፋን ይመስላል። የአማራ ፓርቲ ሊቀመንበርነት፣ ፓርቲው ለመደራጀት ገፊ የሆነውን ምክንያት የስሙን ያህል፣ በጥናት እና ንባብ ተደግፎ አጣፍጦ ማስረዳት ይጠበቅበታል/ት ነበር። ቢያንስ ስለፕሮግራም ሲጠየቅ መደናገጥ የሚጠበቅ እና አስፈላጊ አልነበረም። እንጂ፣ ቢያንስ አማራ ኢትዮጵያን በመገንባት ሂደት ያበረከተውን ነገር ለመጥቀስ፣ ስነጥበቡን እና ኪነ ጥበቡን መጥቀስ ብቻውን ይበቃው ነበር። የእድገት እና የስልጣኔ ጠቋሚ የሆኑትን የወሊድ ቁጥር መቀነስ እና ተያያዥ ዴሞግራፊክ ነገሮችን፣ እንደበደል ማቅረቡም ከምሁርነቱ አይጠበቅም። ከዚያ ይልቅ በቅርቡ እንኳን በአማራ ቴሌቪዥን ላይ የቀረቡትን የእስር ቤት አያያዝ ፕሮግራሞች ጠቅሶ መናገር ይችል ነበር። የአካባቢውን የማህበራዊ እና ፖለቲካዊ ሁኔታ፣ በጊዜ መዳርን ጨምሮ ሌሎች ልማዳዊ ድርጊቶች ያበረከቱትን አስተዋጾ፣ ት/ት እንዳይስፋፋ እና መሰረተ ልማቶች እንዳይከናወኑ በመደረጉ የደረሱትን ጥፋቶች፣ እንዲሁም ብዙ መውለድ ለመቀንጨር የሚያድርገውን አስተዋጽኦ እና ያም የሚያመጣውን የአእምሮ ውሱንነት ማሰብና፥ ጉዳዩን በተሻለ ማስረጃ ማቅረብ ነበረበት። ወይ ደግሞ እንደ ኢህአዴግ/ብአዴን፥ ፓርቲው ዋና ዒላማ ያደረገው ገበሬውን ሆኖ፣ በአሉሽ አሉሽ እንፍሽፍሽ ማለፍ ፈልገው ይሆናል። በዚህ የተነሳ፣ ማህበረሰቡ ሊደነቅበት በሚገባው ነገር ክስ ማጠናከሪያ አድርጎታል። (ልክ መስታወት ሲሰበር ይቆርጣል፤ ካዩበት ያሳያል እንደማለት ያለ፥ ነገሩን ከብዙ አንግል ማየት እና ትክክለኛ መከራከሪያ ማቅረብ ይቻላል። እኔ እንኳን ከሱ የተሻለ ይህንን ጉዳይ ማስረዳት የምችል ይመስለኛል።) እሷም ጉዳዩ ላይ ንባብ ጠገብ ብትሆን ኖሮ፣ እዚህ ጋር ጥሩ ውይይት ያደርጉ ነበር። ባይሆን ግን የማዕከላዊ ስታትስቲክስ ሪፖርቶች ላይ የአማራው ቁጥር አንሶ እንዲዘገብ የሚደረግበትን ምክንያት ማህበረ ፖለቲካዊ አድርጎ ማቅረብ እና ነጥብ ማስያዝ ይችል ነበር። “በአብን ስም ያልተገባ ነገር የሚያደርጉ ስላሉ፣ ግለሰቦች ስለሚጽፉት ነገር ፓርቲው ሊወቀስ አይገባውም” ዓይነት ነገር ባለበት አንደበቱ፣ ስለእነ ግንቦት 7 ሲናገር ርግጠኛ ሆኖ “ደጋፊዎቻቸው” አባባሉም ከወገንተኝነት ያልጸዳ አቋም እንዳለው ነው የሚያሳየው። ደግሞ በአብን ስም ለተደረጉ ስህተቶችስ፣ ፊት ለፊት ቀርቦ የእኛን ፓርቲ አይወክልም ብሎ ወዳጅንም ማረጋጋት፣ ጠላትንም ማስደንገጥ አይቻልም ወይ? ወይስ እንደ ኦነግ ሰው ተገድሎ፣ ሰው ተባሮ “አባላቶቼ አይደሉም። በስሜ ነው ይህን የሚያደርጉት።” ለማለት ነው የሚጠበቀው? ሲመስለኝ፡ የአብን ነገር እንደ ትኩስ ሽልጦ “ጠዋት ተመርቶ፣ ከሰዓት መርካቶ” ዓይነት ይመስላል። ምናልባትም ዋና ግብ ያደረጉት ለመጪው ምርጫ መሳተፍ ነው። የምር ለአማራው የሚቆረቆሩ ከሆነ ግን ከሕዝባዊ ስብሰባዎች እና ውይይቶች እኩል፣ ውስጣዊ ውይይቶች፣ የንባብ እና የርስበርስ ስልጠና፣ የመጽሐፍ ተዋውሶ ማንበብ ዝግጅቶችን ማድረግ ይኖርባቸዋል። ያድርጉ አያድርጉ ባላውቅም ከሚናገሯቸው እና ልዩነትን ከሚይዙባቸው ነገሮች ተነስተን፣ ክፍተት እንዳለ በግልጽ መናገር ይቻላል። ነገሩን ጠቅለል ስናደርገው፡ ዶ/ር ብርሃኑ ነጋ አብንን ሳይወክል፥ ስለአብንም ሆነ አማራ መደራጀት ቢጠየቅ ከዚህ የተሻለ ቃለመጠይቅ ማድረግ ይችል ነበር ብዬ አስባለሁ! ይህም የሚሆነው ከእርጋታ እና ነገሩ ላይ ከመብሰል እንጂ፣ ከግል አቅም አይደለም። ዶ/ር ደሳለኝ እርጋታውን እና ቅንነቱን አሳይቷል። አብን እንደሶስት ወር ዕድሜው በጣም ጥሩ እየሰራ ነው! እንደ አማራ ሕዝብ ግን ገና ነው! ለሰፊው እና ስልጡኑ አማራ ሕዝብ አብን ይጠበዋል። ባልተያያዘ ወሬ ደግሞ፡ እሱ “አብን ለሕብረ ብሔራዊ ድርጅቶች ስጋት ነው” ያላትን ወስጄ፥ ሕብረ ብሔራዊው ግንቦት 7፣ ለአብን ስጋት እንዳይሆን እንደሚፈሩ፤ አባላቱም በዚህም ስጋት የተነሳ ግንቦት7ን ማጥላላት ላይ እንደተጠመዱ ብነግረው አልጠላም። በቅንነት ተደራጁ! የተደራጃችሁም በቅንነት ተራመዱ! በርቱ! ሰላም! Rate this: Posted on October 4, 2018 Categories ሲመስለኝ, ትዝብትLeave a comment on ቤቲ እና ደሳለኝ፡ እንደወረደ! :) እንደወረደ! ;) የቤቲን እና የዶ/ር ደሳለኝን ቃለ መጠይቁን አየሁት። የተባለውን ያህል የተጋነነ ሆኖ ግን አላገኘሁትም። ደሳለኝ አለመዘጋጀቱ ያስታውቃል። መዘጋጀት ሲባል፣ ለቃለ መጠይቅ ሳይሆን፣ በአጠቃላይ እንደ ፓርቲ አመራር ራሱን በብዙ ነገሮች ውስጥ ማለማመድ እና ነጥሮ የወጣ ሀሳብ/መልስ የሚሆን ነገር ማዘጋጀት ነበረበት። አባላቱም እንዲሁ ማድረግ ነበረባቸው። ለከእንግዲውም መዘጋጀት አለባቸው። በዋናነት ደሳለኝን የማይሆን ነገር ውስጥ የከተተው ጋሻው እና ክርስቲያን የተባሉ ስራ አስፈጻሚ አባላቶቹ ያደረጉትን ያልተገባ እና ያልበሰለ ንግግር ለማስተባበል እና “ማለት የፈለጉት” እያለ፣ ያላሉትን ሊልላቸው እና ያሉትን ሊያለባብስላቸው ባደረገው ጥረት ነው። ከዚህ የምንማረው/የምንረዳው፣ አባላቱ (እንዲሁም ሌሎቻችን) ከፌስቡክ ወጣ እያሉ ወደ መጽሐፍት ገጾች አየት ማድረግ እንዳለባቸው ነው። እሱም ዐይኑን ያፈጠጠ፣ ጥርሱን ያገጠጠ ነገርን በይቅርታ ማለፍ ቢችል ተወዳጅነት እንደሚጨምርለት ከዶ/ር አብይ ኢህአዴግ መማር ይቻላል። አብን ገና የሶስት ወር ጨቅላ ፓርቲ እንደመሆኑ መጠን ክፍተቶች ቢታዩ ብዙም ባያስደንቅም፣ ችኩል ችኩል እያሉ የፈጠሩትን ስህተት፣ “ሌላው ሰው ካለበት የመረዳት ችግር የተነሳ ነው እንጂ እኛ ልክ ነን” ማለት ወዳጅ እና ደጋፊ ያሳጣል እንጂ ሩቅ አያስኬድም። ከአሁኑ ያልተጀመረ ይቅርታ የመጠየቅ እና ራስን የማረም ባህልም፣ ውሎ አድሮ ስለመቀጠሉ መተማመኛ አይሰጥም። ነገሮች በግልጽ ለክርክር እና ቅሬታ ክፍት በሆኑበት ቦታዎች/ሁኔታዎች “ስህተት ነበር። ይቅርታ። እንዳይደገም እንመክርበታለን።” ብሎ ማለፍ እየተቻለ፣ ባስረዳው ቁጥር የማይሆን ነገር ውስጥ ራሱን ከቷል። በዚህም፥ ከ27 እስከ 48 ደቂቃ ያለው ጊዜ በከንቱ እና ራሱን በማሳጣት የባከነ ነው። ልክ እንደዒድ በዓል መልካም ምኞት መግለጫው “ሌላን ሰው ካስከፋ ይቅርታ” ብሎ በሰላም እና በክብር አልፎት፣ ሀሳቦቹን ማስረጽ እና ሀሳብ ላይ ማውራት ይችል ነበር። ደሳለኝ ምናልባትም ፓርቲውን (የፓርቲውን ስም) ለማስተዋወቅ ያህል ጥሩ እድል አገኘሁ ብሎ የሄደ ዓይነት ይመስላል። እሱ ደንገጥ ሲል እሷ በስሜታዊነት እየተናጠች ኮስተር ማለት መጀመሯ ነጻ ጋዜጠኛ የማያስብላት ነው። ጭራሽ ልትቆጣው ሁሉ የሚያምራት ቦታ አለ። ደካማ ጎን ያገኘች እየመሰላት፥ የልብ ልብ እየተሰማት፣ እንደ ጋዜጠኛ ቴዎድሮስ ፀጋዬ ለመሆን የፈለገችባቸው ቦታዎች ብዙ ናቸው። እንደ ቃለመጠይቅ አድራጊነቷ እውነቱን እና ሀሳቡን መፈልፈልና ማውጣት ላይ እንጂ፣ የእሷን ሀሳብ ወይም መከላከያ እና ቅሬታ ማከል ላይ ማተኮሯ ለመደበኛ ቃለመጠይቅ የሚያስኬድ አይመስለኝም። ያም ሆኖ ግን፣ እንደፈለገች አድርጋ መጠየቅ መብቷ ነው። ሊያሰድባት የሚያደርስ ነገር የለም። የተከፋ ሰው፥ ፕሮግራሞቿን አለመስማት፣ ወይም ደግሞ እሷ ጋ ቃለ መጠይቅ አልደረግም ብሎ ሊያምጽ ይችል ይሆናል፣ እንጂ “ሊቀመንበሬን ይህን ጠየቅሽብኝ፣ አጨናነቅሽብኝ” ብሎ የተሳደበ አባል ወይም ደጋፊ፥ እድሉን ቢያገኝ ልሰር ልግረፍ ማለት አያምረውም አይባልም እና “ሳይቃጠል፣ በቅጠል!” ነው መሆን ያለበት። በየመሀሉ እየገባች በተነሳው ነገር ላይ ሁሉ ከኦሮሞ ጋር ማነጻጸሯም በአስፈላጊ ቦታ የሆነ አይደለም። ራሷንም ወደ ኦሮሞ ብሔር ያዘነበለች አድርጎ ያሳያታል። ነገሬ ብላ ፓርቲውን ማሳጣት ላይ ወይም ራሷን እነደሀይለኛ ማስቆጠር ላይ ማተኮሯን የሚያሳይ፣ መሀል ላይ በቃለመጠይቁ ወቅት ያለተጠቀሰ እና ካለደሳለኝ እውቅና የተሰነቀረ የልማታዊ አርሶአደሮች ምስል አለ። በመንግስት የሚደገፈው የአማራ ክልል ቴሌቪዥን (መቼቱ አልተጠቀሰም) ለፕሮፖጋንዳ ያደረገውን ቃለ መጠይቅ እንደማስረጃ መሰንቀሯ ሳያንስ፣ እሱ ተመልክቶት ምላሽ እንዳይሰጥበት ማድረጓ የሙያን ስነምግባር ያጓደለ መሰለኝ። ደሳለኝም ቢሆን “ውሻ በቀደደው ጅብ ይገባል” እንዲሉ፣ እሷ በጀመረችው ማነጻጸር ገብቶ ‘ፓርቲው የተቋቋመው፣ እና የምናደርገውን ሁሉ የምናደርገው ሌሎች ስላደረጉት ነው’ ዓይነት ገደምዳሜ ላይ እንድንደርስ የገፋፋን ይመስላል። የአማራ ፓርቲ ሊቀመንበርነት፣ ፓርቲው ለመደራጀት ገፊ የሆነውን ምክንያት የስሙን ያህል፣ በጥናት እና ንባብ ተደግፎ አጣፍጦ ማስረዳት ይጠበቅበታል/ት ነበር። ቢያንስ ስለፕሮግራም ሲጠየቅ መደናገጥ የሚጠበቅ እና አስፈላጊ አልነበረም። እንጂ፣ ቢያንስ አማራ ኢትዮጵያን በመገንባት ሂደት ያበረከተውን ነገር ለመጥቀስ፣ ስነጥበቡን እና ኪነ ጥበቡን መጥቀስ ብቻውን ይበቃው ነበር። የእድገት እና የስልጣኔ ጠቋሚ የሆኑትን የወሊድ ቁጥር መቀነስ እና ተያያዥ ዴሞግራፊክ ነገሮችን፣ እንደበደል ማቅረቡም ከምሁርነቱ አይጠበቅም። ከዚያ ይልቅ በቅርቡ እንኳን በአማራ ቴሌቪዥን ላይ የቀረቡትን የእስር ቤት አያያዝ ፕሮግራሞች ጠቅሶ መናገር ይችል ነበር። የአካባቢውን የማህበራዊ እና ፖለቲካዊ ሁኔታ፣ በጊዜ መዳርን ጨምሮ ሌሎች ልማዳዊ ድርጊቶች ያበረከቱትን አስተዋጾ፣ ት/ት እንዳይስፋፋ እና መሰረተ ልማቶች እንዳይከናወኑ በመደረጉ የደረሱትን ጥፋቶች፣ እንዲሁም ብዙ መውለድ ለመቀንጨር የሚያድርገውን አስተዋጽኦ እና ያም የሚያመጣውን የአእምሮ ውሱንነት ማሰብና፥ ጉዳዩን በተሻለ ማስረጃ ማቅረብ ነበረበት። ወይ ደግሞ እንደ ኢህአዴግ/ብአዴን፥ ፓርቲው ዋና ዒላማ ያደረገው ገበሬውን ሆኖ፣ በአሉሽ አሉሽ እንፍሽፍሽ ማለፍ ፈልገው ይሆናል። በዚህ የተነሳ፣ ማህበረሰቡ ሊደነቅበት በሚገባው ነገር ክስ ማጠናከሪያ አድርጎታል። (ልክ መስታወት ሲሰበር ይቆርጣል፤ ካዩበት ያሳያል እንደማለት ያለ፥ ነገሩን ከብዙ አንግል ማየት እና ትክክለኛ መከራከሪያ ማቅረብ ይቻላል። እኔ እንኳን ከሱ የተሻለ ይህንን ጉዳይ ማስረዳት የምችል ይመስለኛል።) እሷም ጉዳዩ ላይ ንባብ ጠገብ ብትሆን ኖሮ፣ እዚህ ጋር ጥሩ ውይይት ያደርጉ ነበር። ባይሆን ግን የማዕከላዊ ስታትስቲክስ ሪፖርቶች ላይ የአማራው ቁጥር አንሶ እንዲዘገብ የሚደረግበትን ምክንያት ማህበረ ፖለቲካዊ አድርጎ ማቅረብ እና ነጥብ ማስያዝ ይችል ነበር። “በአብን ስም ያልተገባ ነገር የሚያደርጉ ስላሉ፣ ግለሰቦች ስለሚጽፉት ነገር ፓርቲው ሊወቀስ አይገባውም” ዓይነት ነገር ባለበት አንደበቱ፣ ስለእነ ግንቦት 7 ሲናገር ርግጠኛ ሆኖ “ደጋፊዎቻቸው” አባባሉም ከወገንተኝነት ያልጸዳ አቋም እንዳለው ነው የሚያሳየው። ደግሞ በአብን ስም ለተደረጉ ስህተቶችስ፣ ፊት ለፊት ቀርቦ የእኛን ፓርቲ አይወክልም ብሎ ወዳጅንም ማረጋጋት፣ ጠላትንም ማስደንገጥ አይቻልም ወይ? ወይስ እንደ ኦነግ ሰው ተገድሎ፣ ሰው ተባሮ “አባላቶቼ አይደሉም። በስሜ ነው ይህን የሚያደርጉት።” ለማለት ነው የሚጠበቀው? ሲመስለኝ፡ የአብን ነገር እንደ ትኩስ ሽልጦ “ጠዋት ተመርቶ፣ ከሰዓት መርካቶ” ዓይነት ይመስላል። ምናልባትም ዋና ግብ ያደረጉት ለመጪው ምርጫ መሳተፍ ነው። የምር ለአማራው የሚቆረቆሩ ከሆነ ግን ከሕዝባዊ ስብሰባዎች እና ውይይቶች እኩል፣ ውስጣዊ ውይይቶች፣ የንባብ እና የርስበርስ ስልጠና፣ የመጽሐፍ ተዋውሶ ማንበብ ዝግጅቶችን ማድረግ ይኖርባቸዋል። ያድርጉ አያድርጉ ባላውቅም ከሚናገሯቸው እና ልዩነትን ከሚይዙባቸው ነገሮች ተነስተን፣ ክፍተት እንዳለ በግልጽ መናገር ይቻላል። ነገሩን ጠቅለል ስናደርገው፡ ዶ/ር ብርሃኑ ነጋ አብንን ሳይወክል፥ ስለአብንም ሆነ አማራ መደራጀት ቢጠየቅ ከዚህ የተሻለ ቃለመጠይቅ ማድረግ ይችል ነበር ብዬ አስባለሁ! ይህም የሚሆነው ከእርጋታ እና ነገሩ ላይ ከመብሰል እንጂ፣ ከግል አቅም አይደለም። ዶ/ር ደሳለኝ እርጋታውን እና ቅንነቱን አሳይቷል። አብን እንደሶስት ወር ዕድሜው በጣም ጥሩ እየሰራ ነው! እንደ አማራ ሕዝብ ግን ገና ነው! ለሰፊው እና ስልጡኑ አማራ ሕዝብ አብን ይጠበዋል። ባልተያያዘ ወሬ ደግሞ፡ እሱ “አብን ለሕብረ ብሔራዊ ድርጅቶች ስጋት ነው” ያላትን ወስጄ፥ ሕብረ ብሔራዊው ግንቦት 7፣ ለአብን ስጋት እንዳይሆን እንደሚፈሩ፤ አባላቱም በዚህም ስጋት የተነሳ ግንቦት7ን ማጥላላት ላይ እንደተጠመዱ ብነግረው አልጠላም። በቅንነት ተደራጁ! የተደራጃችሁም በቅንነት ተራመዱ! በርቱ! ሰላም! Rate this: Posted on October 4, 2018 October 9, 2018 Categories ትዝብት, ግጥምTags Amhara, ቤቲኤልቲቪ, አማራ, አብን, ኢትዮጵያ, ኦሮሞ, ዶ/ር ደሳለኝ, BetyLtv, Dr.Desalegn, Ethiopia, LTV, NAMA, OromoLeave a comment on እንደወረደ! ;) የምናፍቃቸው ዜናዎች… – መንግስት ከሕዝብ የሚሰበስበውን ግብር ገንዘብ አወጣጥ በተመለከተ ግልጽ የሆነ አሰራር መዘርጋቱን አስታወቀ። በዚህም መሰረት በመንግስት ጥሪ ተደርጎላቸው አገር ውስጥ ገብተው ለነበሩ የተቃዋሚ ፓርቲዎች እና ግለሰቦች ይደረግ የነበረው የእለት እና የማረፊያ ወጪ እንዲቋረጥ እና፣ ግለሰቦቹ/ቡድኖቹ ራሳቸውን እንዲያስተዳድሩ ተወሰነ። – ዘር እና ጎጥን መሰረት አድርገው ፓሪዎች እንዳይመሰረቱ፣ ጥብቅ አዋጅ ተላለፈ። – ተቃዋሚ ፓርቲዎች መከባበር የተሞላበት ውይይት አደረጉ። ፓርቲዎቹ በየልሳኖቻቸው ያደረጓቸው ውይይቶች እና ክርክሮችም፣ ፍጹም መከባበር እና ለአገር በሚጠቅም መልኩ መተጋገዝ የታየባቸው ነበሩ። – አድማጭ ተመልካቾቻቸውን ለማስፋት እና ስርጭቶቻቸውን በሰፊው ለማዳረስ በጋራ በነደፉት እቅድ መሰረት፣ ኦኤምኤን እና ኢሳት የ30 ደቂቃ የዜና ሽፋን ሰዓት በቅይይር ተሰጣጡ። በወቅቱ ሚዲያ ከሚዲያ ጋር ተደጋግፎ፣ ሀሳብን የመግለጽ መብትን ለማስረጽ መስራት እንደሚያስፈልግ ተገለጸ። – አገሪቱ ላይ ባለው የመልካም አስተዳደር ጉድለት እና ፖለቲካዊ እና ወገናዊ ጥቅመኝነት የተቆጡ የአዲስ አበባ ወጣቶች መስቀል አደባባይ ፍጹም ሰላማዊ የሆነ የተቃውሞ ሰልፍ አድርገው፣ እስር እና ወከባ ሳይገጥማቸው በሰላም ወደየቤታቸው ተመለሱ። ፖሊስም ለሰልፉ በሰላም መጠናቀቅ ከፍተኛ ጥበቃ አድርጎ ሕዝባዊነቱን አስመስክሯል። – አገሪቱ ውስጥ እየመጣ ባለው ለውጥ አማካኝነት 3 እስር ቤቶች ተዘግተው ረዳት የሌላቸው አረጋውያን መቆያ ተደረጉ። – በስልጣን ዘመናቸው የሕዝብን ሀብት በመበዝበዝ እና ሰዎች ላይ ኢሰብአዊ ጥቃት በማስፈጸም የተሳተፉ ሰዎች በቁጥጥር ስር ውለው በወንጀለኛ መቅጫ ህጉ መሰረት ቅጣት የተበየነባቸው ሲሆን፣ በወቅቱ ያፈሩት ሀብትም ተወርሶ ለሕዝብ ጥቅም ገቢ ሆኗል። – ሰዎች ሀሳባቸውን ያለገደብ መግለጽ በነበራቸው ፍላጎት የተነሳ፣ በየማህበራዊ ድረ ገጹ ፌስቡክ ላይ የነበረው ትርምስ እና መሰዳደብ በመጥፋቱ፣ ወጣቶች ሀሳብን መሰረት ያደረገ ውይይት ላይ እንዲያተኩሩ እንዳገዛቸው ተናገሩ። – ኢትዮጵያ ውስጥ ያሉት ሁለቱ ብቸኛ ፓርቲዎች በቀጣዩ ምርጫ ላይ ከፍተኛ ፉክክር ያደርጋሉ። ከወዲሁ የምረጡኝ ቅስቀሳቸውን የጀመሩ ሲሆን፣ ምርጫ ቦርድም ለነጻ እና ገለልተኛ ምርጫ ዝግጅቱን ጨርሶ እየጠበቀ ነው። – ጾታዊ ጥቃት እና ትንኮሳ የፈጸሙ ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ውለው ለተጠቂዎቹ ፍትህ በመሆኑ ደስታ የተሰማቸው ሰዎች ገለጹ። – ኢትዮጵያ ውስጥ በተፈጠረው የስራ እድል እና ሞያን መሰረት ያደረገ ውድድር መሰረት ወደውጭ የሚሰደዱ ምሁራን ቁጥር ቀነሰ። ውጪ የሚገኙ ምሁራንም ወደ አገር ተመልሰው የተለያዩ የስራ መስኮች ላይ እየተሰማሩ ነው። – ህብረት ለእድገት በተባለ የወጣቶች ማህበር ውስጥ ወጣቶች በተለያዩ የበጎ አድራጎት ስራዎች ላይ ተሰማርተው አስተሳሰብን የመቀየር ስራዎችን እየሰሩ ነው። በተለይም አገሪቱ ላይ ለረጅም ዓመታት ተንሰራፍቶ የቆየውን የት/ት እጥረት ለመቅረፍ፣ በክረምት እና በእረፍት ቀናቸው የማስተማር ስራዎችን ያከናውናሉ። ወዳጄ ጋዜጠኛ ሀብታሙ ስዩም በጋበዘኝ መሰረት፥ የምናፍቀውን ዜና በስስ፣ ድፍርሱ እንዲህ አስፍሬያለሁ። እስኪ ደግሞ የምትናፍቃቸውን ዜናዎች እንድታጋራን ወዳጄ Emebet Lakewን ልጋብዝ። Join the #mydreamnews campaign Rate this: Posted on October 2, 2018 October 2, 2018 Categories UncategorizedTags ኢትዮጵያ, Best wishes, Dreams, Ethiopia, Ethiopian PoliticsLeave a comment on የምናፍቃቸው ዜናዎች…
በሶማሊያ መዲና ሞቃዲሹ በሁለት መኪኖች ላይ በተጠመደ ቦንብ ጥቃት በትንሹ 100 ሰዎች እንደተገደሉ ፣ ወደ 300 የሚጠጉ ሰዎች ደግሞ ለጉዳት መዳረጋቸውን የሶማሊያ ፕሬዚደንት ሀሰን ሼክ ሞሃመድ አስታወቁ ። ጥቃቱ የደረሰበትን ስፍራ ዛሬ እሁድ ማለዳ የጎበኙት ፕሬዚደንት ሀሰን በጥቃቱ የቆሰሉትን የሚረዱ ሀኪሞች እና የህክምና ቁሳቁሶችን ዓለምአቀፉ ማህበረሰብ እንዲልክ ተማዕነዋል ።የሀገሪቱ ህዝብ ወደ ሆስፒታሎች በመሄድ ደም እንዲለግስም ጠይቀዋል።በአሁኑ ጥቃት እና በሌሎች አልሸባብ በፈጸማቸው ጥቃቶች ምክንያት ብቻቸውን ለቀሩ ህጻናት ሀገራቸው ነጻ የትምህርት እንደምትሰጥም አክለዋል። ጥቃቱ እንቅስቃሴ ከሚበዛባቸው የከተማዋ ቀጠናዎች መካከል በአንዱ በሚገኘው የሀገሪቱ ትምህርት ሚኒስቴር ህንጻ ላይ ያነጣጠረ ነበር ።ስፍራውን ከመጎብኘታቸው በፊት ፕሬዚደንት ሀሰን በቲዊተር ገጻቸው ላይ ባስተላለፉት መልዕክት ጥቃቱን “የስነ-ምግባር ደሃ እና ወንጀለኛ በሆነው የአልሸባብ ቡድን ፣ በንጹሃን ላይ የተወሰደ ጨካኝ እና የወኔ ቢሶች የሽብር ጥቃት ነው “ ሲሉ አውግዘውታል ። የአሁኑ ጥቃት መንግስታቸው እና የሀገሪቱ ህዝብን ጥረቶች እንደማይቀለብስም አስታውቀዋል ። በጥቃቱ ከተገደሉት መካከል ሞሃመድ ኢሴ ኮና የተባለ የሀገሪቱ ጋዜጠኛ ይገኝበታል። የቪኦኤው ሳማሊ ቋንቋ ዘጋቢ አብዱልቃድር ሞሃመድ አብዱል እና የሮይተርስ አውታር የፎቶ ጋዜጠኛ ፋይሰል ኦማር በጥቃቱ ጉዳት ደርሶባቸዋል ። የአሜሪካ ድምጽ ከሰራተኞቹ መካከል አንዱ ለጉዳት መዳረጉ እንዳስደነገጠው ገልጾ ፣ ሁኔታውን በቅርበት እየተከታተለ እንደሆነ እና ጋዜጠኛው ከጉዳቱ እስኪያገግም ድጋፉን እንደሚቸር አስታውቋል። የሌሎች የዜና አውታር ባልደረቦችን ጨምሮ በርካታ ሰላማዊ ሰዎች ለሞት እና አካል ጉዳት ማደራጋቸውን እንደተገነዘበ ባወጣው መግለጫ ላይ የጠቀሰው ተቋሙ ፣ የጋዜጠኞቹ ጀብዱ እና አይበገሪነት፣ ዜና ወዳለበት ስፍራ ሁሉ የሚወስዳቸው ቁርጠኝነት ፣ ዘወትር ከአደጋ ጋር እንደሚያጋፍጣቸው አስታውሷል ። በመግለጫው በዘገባ ላይ ባሉ የቪኦኤ ጋዜጠኞች ላይ አደጋ የጣለውን የአሁኑን ጥቃት ጨምሮ ሁሉን አይነት ሞት እና ጉዳት የሚያስከትሉ የጭካኔ ድርጊቶችን እንደሚያወግዝ ተቋሙ አስታውቋል።
እስከዚህ ነጥብ ድረስ፥ ጳውሎስ ይገልጽ የነበረው በቆሮንቶስ ጉባኤ እንደሚገኙ የሚነገርላቸውን ኃጢአቶች ነበር። አሁን ግን ስለ ጋብቻ (7፡1፥25)፥ ለጣዖት ስለተሠዋ መብል (8፡1)፥ ስለ መንፈሳዊ ስጦታዎች (12፡1)፡ ስለ ሙታን ትንሣኤ (5፡1) እና ለአይሁድ ስለሚደረግ ሚሲዮናዊ መዋጮ (16፡) በጽሑፍ የጠየቁትን ጥያቄ ያነሣል። 1ኛ ቆሮንቶስ 7ን በምታጠናበት ጊዜ፥ ጳውሎስ ምላሽ እየሰጠ ያለው ለተወሰኑ ጥያቄዎች መሆኑን ልብ በል። በአንድ ምዕራፍ የተሟላ የጋብቻ «ሥነ መለኮትን» እየገለጸ አይደለም። ይህን ተፈላጊ ርእስ በተመለከተ የተቀረው መጽሐፍ ቅዱስ ምን እንደሚል ማየት ተገቢ ነው። አንዳንድ ነፃ ሐያስያን ጳውሎስን የጋብቻና የሴቶች ተቃዋሚ ነው በማለት ከስሰውታል። በእርግጥ እነዚህ ክሶች ከእውነት የራቁ ናቸው። በቁጥር 6፥10፥12 እና 25 ላይ ስለጻፋቸው ነገሮች ጳውሎስ መለኮታዊ ምሪት ነበረኝ አላለም። ይልቁኑ፥ ኢየሱስ በምድር ላይ በነበረበት ጊዜ ወዳስተማረው ያመለክት ነበር (ማቴ. 19፡1-12፤ 5፡31-32፣ ማር. 10፡1-12፤ ሉቃ. 16፡18)። ኢየሱስ ጭራሽ ያላነሣቸውን አንዳንድ ጥያቄዎች ጳውሎስ መመለስ ነበረበት። ነገር ግን ጌታ ቀደም ብሎ ባስተናገደው ጉዳይ ላይ ጥያቄ ሲነሣ፥ ጳውሎስ የጌታን ቃል አጣቅሶአል። መለኮታዊ ምሪት እንዳጣ መናገሩ ሳይሆን፥ ጳውሎስ የገለጸው የጻፈው ነገር በሥልጣን ኢየሱስ ካስተማረው ጋር እኩል መሆኑን ነው። ጳውሎስ ክርስቲያናዊ ጋብቻን አስመልክቶ ስለ እግዚአብሔር ፈቃድ ገልጾአል፤ ምክሩንም ለሦስት የተለያዩ የአማኞች ቡድኖች አስተላልፎአል። የትዳር ጓደኛሞች ሁለቱም ክርስቲያኖች ሲሆኑ (1ኛ ቆሮ. 7፡1-11) ቤተ ክርስቲያን ትጠይቃቸው ከነበሩት ጥያቄዎች አንዱ፥ «አለማግባት ከጋብቻ የበለጠ መንፈሳዊነት አለው ወይ?» የሚል ይመስላል። ጳውሎስ ሲመልስ፥ ወንድ ወይም ሴት ሳያገቡ የመኖር ስጦታ ቢያገኙ ጥሩ ነው፤ አለማግባት ግን ከጋብቻ የተሻለ አይደለም፤ ለሁሉም ሰው የሚሆን የላቀ ደረጃ ም አይደለም ብሏል። ዶክተር ኬነት ወስት የጳውሎስን ምላሽ ሲተረጉሙ «በጽናት ሳያገቡ መኖር ለሰው ተገቢ፥ ክብሩ፥ እና ግብረገባዊ ብቃት ያለው ነው» ብለዋል። ቁጥር 6 ሳያገቡ መኖር የተፈቀደ እንደሆነ፥ ነገር ግን ትእዛዝ እንዳይደለ ይገልጻል፤ ቁጥር 7 ደግሞ ሁሉም ሳያገቡ የመኖር ስጦታ እንደሌላቸው ይነግረናል። ይህ ጌታችን በማቴዎስ 19፡10-12 ካስተማረው ትምህርት ጋር ይተሳሰራል፤ «ጃንደረቦች» የሚለው የሚያመለክተው ከጋብቻ የሚታቀቡትን ነው። «ሰው ብቻውን ይሆን ዘንድ መልካም አይደለም» (ዘፍ 2፡18) በአጠቃላይ ለብዙ ሰዎች የሚሠራ እውነት ነው፤ ነገር ግን ጥቂቶች በአንድ ወይም በሌላ ምክንያት ሳያገቡ ሊኖሩ የተጠሩ ናቸው። አለማግባታቸው «ያነሰ መንፈሳዊነት» ወይም «የላቀ መንፈሳዊነት» አይደለም። በአጠቃላይ በእግዚአብሔር ፈቃድ ላይ የሚወሰን ነው። የጋብቻ አንዱ ዓላማ «ከዝሙት ለመራቅ ነው»። ቁጥር 2 እግዚአብሔር በዚህ ጋብቻን ወይም ግብረ ሰዶማዊ «ጋብቻችን እንደማይደግፍ ግልጽ ያደርጋል። ከመጀመሪያው የነበረው የእግዚአብሔር ምሳሌ እና ትእዛዝ አንድ ሴት ለአንድ ወንድ መጋባቷ ነው። ይሁንና፥ ባል እና ሚስት ጤናማ የጋብቻ አካል የሆነውን የወሲብ ፍቅር መብታቸውን ያለ አግባብ መጠቀም የለባቸውም። የሚስት ሰውነት ላባል ነው፥ እንደዚሁ የባል ሰውነትም ለሚስት ነው፤ ደግሞም እያንዳንዱ ለሌላው አሳበ መሆን ይገባዋል። ወሲባዊ ፍቅር ውብ የመተናነጫ መሣሪያ እንጂ የመጠፋፊያ ጦር ዕቃ አይደለም። አንዱ ለሌላው ወሲብን መከልከሉ ንጥቂያ ማካሄድ (1ኛ ተሰ. 4፡6ን ተመልከት) እና የትዳር ጓደኛሞች ለእርካታቸው ወደ ውጭ እንዲመለከቱ የሚያደርግ ነው። ለሁሉም ነገር መሆን እንዳለበት ሁሉ መንፈሳዊው ሥጋዊውን መግዛት አለበት፤ ምክንያቱም ሰውነታችን የእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ ነውና። ባል እና ሚስት ሙሉ ፍላጎታቸውን ለጸሎት እና ለፆም ለመስጠት (7:5) ከወሲብ ይታቀቡ ይሆናል፤ ሆኖም ግን ይህንን ለረጅም ጊዜ መለያየት እንደ ምክንያት ሊጠቀሙበት አይገባም። ጳውሎስ ክርስቲያን ባለ ትዳሮች በመንፈሳዊውም በሥጋዊውም ነገር እርስ በርስ ስምምነት እንዲኖራቸው ያበረታታል። ከቁጥር 8-9 ባለው፥ ጳውሎስ በቁጥር 1 ስላላገቡት እና ስለ መበለቶች የተገለጸውን መርህ በማዛመድ ራሳችሁን መቆጣጠር የማትችሉ ከሆነ አግቡ ይላል። ቤተ ክርስቲያን የጠየቀችው ሳያገቡ ስለመኖር ብቻ አልነበረም፤ ነገር ግን ስለ መፋታትም ጳውሎስን ጠይቃለች። ኢየሱስ ይህን ጥያቄ አስተናግዶት ስለነበር፥ ጳውሎስ የእርሱን ትምህርት ጠቀሰ፡፡ ባል እና ሚስቶች መፋታት የለባቸውም (ቁጥር 39ን ተመልከት)። ፍቺ የሚፈጠር ከሆነ ጉዳዩ የሚመለከታቸው ወገኖች ሳያገቡ መኖር እለባቸው ወይም እርቅ መፈለግ አለባቸው። ለጋብቻ በጣም ተገቢው ይህ ነው። ኢየሱስ ከዚህ የሚወጣ አንድ ነገር አድርጎአል። ከሁለቱ ወገኖች አንዱ የዝሙት ወንጀለኛ ከሆነ፥ ይህ ለፍቺ መሠረት ይሆናል። ከዚህ በጣም የሚሻለው ንስሐ መግባት፥ ይቅርታ እና እርቅ መፍጠሩ ነው፤ ነገር ግን እነዚህ ከጥያቄ ውጭ ከሆኑ፥ ጥፋተኛ ያልሆነው ወገን ሊፈታ ይችላል። ይሁንና፥ ፍቺ የመጨረሻ አማራጭ ነው፤ በመጀመሪያ በተገኘው መንገድ ሁሉ ጋብቻውን መልሶ ለማቆም መፍትሔ መፈለግ አለበት። ባል እና ሚስት ለጌታ ራሳቸውን የሰጡ ሲሆን እና በጋብቻ ግንኙነታቸው አንዳቸው ሌላቸውን ለማስደሰት ሲጥሩ፥ ጋብቻው በጣም አርኪ ከመሆኑ የተነሣ ከሁለቱ ወገን የትኛውም በእርካታ ወደ ሌላ እንደማይቀላውጥ በመጋቢነት ልምምዴ የደረስሁበት እውነት ነው። አንድ ክርስቲያን አማካሪ አንድ ጊዜ፥ «በጋብቻ ውስጥ የወሲብ ችግሮች የሉም»፥ ያሉት ችግሮች «የወሲብ ችግርን እንደ አንድ ምልክታቸው አድርገው የሚከሰቱ የምልዐተ ባሕርያት ውዝግቦች ናቸው» አለኝ። ዛሬ በክርስቲያኖች (በቀሳውስቱ እንኳን ሳይቀር) እያሻቀበ ያለው አስፈሪ የፍቺ አዝማሚያ የእግዚአብሔርን ልብ የሚያሳዝን ነው።
አቶ ጌታቸው የመከላከል ሃይላችንን በማደራጀት ጥቃቱን እንደምናሸንፍ ወይም እንደምንመክት አልጠራጠርም ብለዋል። እንደሚባለው ከሆነ መንግስት ወደ ሙሉ ማጥቃት ገና አልገባም። ግን በአየር ጥቃት የትህነግን ሃይል እያዳከመና ለእግረኛው ሃይል መንገድ እየጠረገ ነው። የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት ሁሉንም ሃይሉን አስተባብሮ ሙሉ ማጥቃት መጀመሩን የሚያመላክቱ መረጃዎች እየወጡ ነው። መረጃዎቹ የኢትዮጵያ አየር ሃይል በተመረጡ ቦታዎች ጥቃት ማካሄዱንና ጥቃቶ ከወትሮው የከረረ ስለመሆኑ እየዘገቡ ነው። አቶ ጌታቸው ረዳም ይህንኑ አረጋግተዋል። በተለይ ለኤፒ በዝርዝር በጽሁፍ መልዕክት አስረድተዋል። ከኢትዮጵያ ወገን በይፋ መግለጫ ማግኘት እንዳልቻሉ የጠቆሙት አልጀዚራ፣ ብሎምበርግ፣ ኤፒና ሌሎች መገናኛዎች ባወጡት መረጃ ” እንደሚባለው ” የሚል ሃረግ በማከል የክረምቱ ወር በማለቁ የመከላከያ ሃይል እንዳሻው ለመንቀሳቀስና ለመደረጃት በጋው ጥሩ አጋጣሚ ስለሆነለት ክረምቱ እስኪወጣ ሲጠባበቁ እንደነበር ገልጸዋል። የአማራ ክልል ቃል አቀባይ አቶ ግዛቸው ሙሉነህ በቲውተር አድራሻቸው “In order to liberate our people who are suffering due to the terrorist TPLF, there might be irreversible operations in all fronts, at any time or hour.” በትህነግ በተያዙት የአማራ ክልል አካባቢዎች የሚሰቃዩትን ወገኖች ነጻ ለማውጣት ሊቀለበስ የማይችል ጥቃት በሁሉም ግንባር በየትኛውም ሰዓትና ጊዜ ሊከፈት እንደሚችል ባለፈው ማክሰኞ ማስታወቃቸውን ሚዲያዎቹ አመላክተዋል። የአገር መከላከያ ሰራዊት በአየር ሃይል የሚመራ የተደራጀ ጥቃት ማካሄድ የተጀመረው የአዲስ መንግስት ምስረታው በተጠናቀቅ ማግስት መሆኑንን ዓለም አቀፍ ሚዲያዎች አስታውቀው ይህም የሆነው አዲሱ መንግስት ” የአገር ሉዓላዊነት ማስከበርና የዜጎችን ሰላም ማረጋገጥ ቅድሚያ ተግባሬ ነው” በማለት ይፋ ባደረገው መሰረት እንደሚሆን ግምታቸውን አኑረዋል። የትህነግ ቃል አቀባይ አቶ ጌታቸውን ጠቅሰው ሚዲያዎቹ እንዳሉት ባለፉት ሁለት ቀናት የአየር ድብደባ በሰሜናዊው የአማራ ክልል ክፍሎች ( በትህነግ በተያዙት አካባቢዎች ለማለት ነው) እና ከትግራይ ጋር ድንበር በሆኑ አካባቢዎች ጥቃት መፈጸሙን አመልክተዋል። የጉዳቱን መጠን እንዳልታወቀ ” The number of casualties, if any, was unclear” ሲሉ ነው ያስታወቁት። አቶ ጌታቸው ለሮይተርስ የዜና ወኪል እንደተናገሩት የአየር ድብደባው በሦስት አከባቢዎች ማለትም በውርጌሳ ፣ በወገል ጠና እና የአፋር ክልልን ከአማራ ክልል ጋር በሚዋሰኑባቸው አካባቢዎች ነው።በውርጌሳ አካባቢ የአየር ድብደባ መፈጸሙን የዲፕሎማቲክ ምንጭ ለሮይተርስ ማረጋገጣቸው ተዘግቧል። የትኞቹና የት ያሉት የዲፕሎማት ምንጮች እንደሆኑ ግን የተባለ ነገር የለም። “የመከላከያ አቋማችንን እናጠናክራለን። በሁሉም አቅጣጫዎች የሚደረገውን ጥቃት እንደምናከሽፍ እርግጠኞች ነን። ከበባው እስኪያቆም ጸንተን እንቆማለን” ሲሉ አቶ ጌታቸው ከገለልተኛ አካላት በይፋ ባይገልጽም በአየር ጥቃት በተሽከርካሪ እየተጓዙ ባሉ ወታደራዊ አመራሮች ላይ ጥቃት መፈጸሙ ተሰምቷል። ጥቃቱ የተፈጸመው በመኪናቸው ታጅበው እየሄዱ ባለበት ወቅት ነው። የአገር መከላከያ ሰራዊት በእግረኛ ጥቃት እንደሚጀምርና የተያዙትን ስፍራዎች ለማስለቀቅ ሙሉ ኦፕሬሽን እንደሚከፍት ተሰምቷል። በአፋር በኩል ወደ ውቅሮ የተጠጋው ሰራዊት በየትኛውም ሰዓት ወደ መቀለ ሊያመራ እንደሚችል እየተጠቆመ ነው። የጦርነቱ ዜና ያሳሰባቸው የሰላም ንግግር ቢደረግ እንደሚሻል፣ ለተወሰኑ ሰዎች ሲባል ህዝብ የሚጎዳበትና የሚሰቃይበት አግባብ ሊቆም እንደሚገባ እየገለጹ ነው። የትግራይ ልሂቃን ይህንን ጉዳይ ሊገፉበት እንደሚገባ የሚመክሩም አሉ። በተመሳሳይ ዜና በኢትዮጵያ የቀድሞው የአሜሪካ አምባሳደር የነበሩት ቲቦር ናጂ ለትግራይ ልሂቃን የሚከተለውን ጥያቄ አንስተዋል። ” ይሄንን ጦርነትና ይዞት የመጣውን መከራ ከማቆም ባለፈ ምንድን እንደምትፈልጉ የትግራይ ተወላጆችን ልጠይቅ እፈልጋለሁ” ካሉ በሁዋላ “ነጻ ሀገር መመስረት ነው የምትፈልጉት ? ህወሃት ትግራይን እንዲያስተዳድር ነው የምትፈልጉት ? ወይንስ የትግራይ መሬት የምትሉትን ማስመለስ ? አልያስ የትግራይ የበላይነት ማምጣት ? አምባሳደሩ ይህን ጥያቄ ከጠየቁ በሁዋላ በግልጽ ቋንቋ “በአሜሪካ መንግስት ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ሳገለግል እነዚህን ጥያቄዎች ለመመለስ ሞክረናል። መልስ ልናገኝላቸው ግን አልተቻለንም። ” ሲሉ በጥያቄ ጀምረው በአስተያየት ጠቅልለዋል።
በአንድ አገር ውስጥ በብሔራዊ ደረጃ የሚወሰኑ አገራዊ ዉሳኔዎችን የሚወስነው ማነው የሚለው ጥያቄ መልስ በየአገሮቹ ውስጥ እንዳለው የፖለቲካ ሥርዓት አወቃቀርና እንደየአገሮቹ ፖለቲካዊና ማህበራዊ ሁኔታ ይለያያል። ዲሞክራሲያዊ በሆኑ አገሮች ውስጥ አገራዊ ውሳኔዎች የሚወሰኑት በህዝብ በተመረጡ የህዝብ ተወካዮች ነው፣እንዲህ ማለት ግን ዲሞክራሲ ባለባቸው አገሮች ውስጥ ሁሉ አገራዊ ውሳኔዎች ተመሳሳይ በሆነ መንገድ ይወሰናሉ ማለት አይደለም። ለምሳሌ፣ ጀርመንና አሜሪካ ዉስጥ አገራዊ ውሳኔዎች የሚወሰኑበት መንገድ ይለያያል። አሜሪካ ውስጥ ህግ የማውጣት ሥልጣን ያለው ምክር ቤቱ ነው፣ነገር ግን በተወሰነ ደረጃም ቢሆን ፕሬዚደንቱም ህግ የማውጣትና ምክር ቤቱ ያወጣውን ህግ ያለማጽደቅ ሥልጣን አለው። ጀርመን ውስጥ ግን ፕሬዚደንቱም ጠቅላይ ሚኒስትሩም/ቻንስለር የአሜሪካ ፕሬዚደንት ያለው ሥልጣን የላቸውም። ዲሞክራሲያዊ በሆኑ አገሮች ውስጥ ህገመንግስቱ እንደተጻፈበት መንገድ፣ የህግ አስፈጻሚው አካል፣ የህግ አውጪው አካል፣ፕሬዚደንቱ፣ ፕሬዚደንቱና ጠቅላይ ሚኒስትሩ ወይም የህግ አውጪውና የህግ አስፈጻሚው አካል በጋራ አገራዊ ውሳኔ መወሰን ይችላሉ። በአምባገነን ሥርዓት ውስጥ አገራዊ ውሳኔዎች የሚወስኑት በአምባገነን መሪዎች ናቸው። ይህ በመግቢያው ላይ የተመለከትነው የውሳኔ አወሳሰን በሂደት ይለያያል እንጂ በየትኛውም ሉዓላዊ አገር ዉስጥ የሚኖር መደበኛ ሂደት ነው፣ ደሞም ዲሞክራሲያዊ በሆኑ አገሮች ውስጥ መደበኛ ውሳኔዎች የሚወሰኑት በህዝብ በተመረጡ አካላት ነው። እንዲህ አይነቶቹ መደበኛ ውሳኔዎችና በዚህ ጽሁፍ ውስጥ በተደጋጋሚ የሚነሳው “ውሳኔ” የሚለው ቃል በጽንሰ ሃሳብ ደረጃ ቢመሳሰሉም በቅርጽና በይዘት ግን ይለያያሉ። በአገራዊ ምክክር ጉባኤ ላይ የሚወሰኑ ውሳኔዎች በአንድ አገር ውስጥ በህግ አውጪውና በህግ አስፈጻሚው አካል ከሚወሰኑ መደበኛ ውሳኔዎች ይለያሉ፣ እንዳውም አገራዊ ምክክር ያስፈለገው በመደበኛ ውሳኔ ሰጪ አካላት ደረጃ ሊወሰኑ የማይችሉ ውሳኔዎች በመኖራቸው ነው። ኢትዮጵያ ውስጥ እስከ ቅርብ ግዜ ድረስ ትላልቅ አገራዊ ውሳኔዎች የተወስኑት በጠመንጃ ኃይል ሥልጣን ላይ በወጡ ኃይሎች ነበር። በነገስታቱ ዘመን ንጉሱና በባለሟሎቻቸው፣ በደርግ ዘመን ኮሎኔል መንግስቱና ኢሠፓ፣ በህወሓት/ኢህአዴግ ዘመን ደግሞ መለስ ዜናዊና ጓደኞቹ ያሻቸውን ውሳኔ ወስነዋል። ዛሬም ቢሆን ኢትዮጵያ ውስጥ ከገዢው ፓርቲ ፍላጎት ውጭ የሆነ አገራዊ ውሳኔ አይወሰንም፣ ወይም ገዢው ፓርቲ የወሰነውን ውሳኔ ህገመንግስታዊ በሆነ መንገድ ማስቀየር የሚችል አገራዊ ተቋም የለም። አገራችን ኢትዮጵያ ባለፈው ግማሽ ምዕተ አመት የተጓዘችበት ጨለማው የቁልቁለት መንገድ በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ መንገድ ኢትዮጵያ ውስጥ የተለያዩ መንግስታት የወሰኑት ውሳኔ ውጤት ነው። ይህ የጨለማ መንገድ ተቀይሮ የብርሃን መንገድ እንዲሆን ኢትዮጵያ ውስጥ ትልልቅ አገራዊ ውሳኔዎች የሚወሰኑበት መንገድም ውሳኔ የሚሰጡ አካላት ማንነትና ስብጥርም መቀየር አለባት። የአለማችን የቀውስ፣ያለመረጋጋት፣ የግጭትና የርስበርስ ጦርነት ምልክት የሆነችዉ አገራችን ኢትዮጵያ አሁን ላይ የምትገኝበት ውስብስብና አደገኛ ቦታ ላይ እንድትደርስ፣ ዛሬ በሥልጣን ላይ ያለውን መንግስት ጨምሮ ሦስት ተከታታይ መንግስታትና በእነዚህ ሦስት መንግስታት ውስጥ የነበሩ ምሁራን፣ ወጣቶች፣ የፖለቲካ ፓርቲዎች፣ልህቃን፣ የሲቪክና የሙያ ማህበራት፣ የጾታ ማህበራት፣የእምነት ተቋማትና ማህበራዊ ስብስቦች በማድረግም ባለማድረግም የየራሳቸውን አሉታዊ አስተዋጽኦ አድርገዋል። ዛሬ የገባንበት አገራዊ ቀውስ ምንጩ ባለፉት ሃምሳ አመታት አንዱ ሌላውን፣ ለማጥፋት፣ለማሸነፍ፣ ለማሳነስ፣ ለማንቋሸሽ፣ ለማውገዝና ለማሳደድ የሄድንበት የግራ ኃይሎች፣ የቀኝ ኃይሎችና ግራ የገባቸው ኃይሎች አፍራሽ የፖለቲካ መንገድ ነው። ኢትዮጵያ ውስጥ በቅርቡ ይካሄዳል ተብሎ የሚጠበቀው አገራዊ የምክክር ጉባኤ፣ እኔን ጨምሮ የኔ ትውልድ፣ ከኔ የቀደመው ትውልድና የዛሬው ትውልድ በግልም በቡድንም ያበላሸነውን የአገራችንን ፖለቲካ በጋራ መፍትሄ እንድንፈልግለት መንገድ ከፍቶልናል። ይህንን አገራዊ ምክክር ብለን የጀመርነውን አዲስ መንገድ ስንጀምር፣ ነገሮችን በተለየ መንገድ መመልከት መጀመር አለብን እንጂ፣ያለፈው ሃምሳ አመት ልምዳችንን ለመድገም መሞከር “ሁላችንም ተያይዘን ገደል እንግባ” ከማለት ያላነሰ ዕብደት መሆኑን ከወዲሁ መገንዘብ አለብን። በአገራዊ ምክክር ጉባኤው ላይ የሚሳተፉ የተለያዩ ልህቃን፣ምሁራን፣የማህበረሰብ ተወካዮች፣ሲቪክ ማህበራት፣የሰራተኛ ማህበራት፣ የሃይማኖት ተቋማት፣ወጣቶችና ሴቶች በአገራዊ ምክክር ጉባኤው ሂደት አሸናፊና ተሸናፊ፣ የሚከስርና የሚያተርፍ፣ የሚገንና ኮሳሳ ሆኖ የሚታይ፣ የሚኮራና የሚያፍር፣ የሚደሰትና የሚከፋ የማህበረሰብ ክፍል እንደማይፈጠር ተገንዝበውና፣ ከዚህ በፊት በተለያየ መልኩ ያደረጉት አፍራሽ እንቅስቃሴ በአገር ላይ ላደረሰው አደጋ ሃላፊነት ወስደው፣ ካሁን በኋላ ምንም አይነት አገርንና ህዝብን የሚጎዳ ስራ እንደማይሰሩ ለራሳቸውና ለኢትዮጵያ ለህዝብ ቃል መግባት አለባቸው። አገራዊ የምክክር ጉባኤው የኢትዮጵያን ህዝብ አሸናፊ የሚያደርግ እንጂ አሸናፊና ተሸናፊ የሚፈጥር እንዳይሆን፣የአገራዊ ምክክር ጉባኤው ሂደት መንግስትን ጨምሮ ማንም አካል የኔ ነው የማይለውና ማንም አካል እንዳሰኘው የማይዘውረው ነጻ፣ግልጽና ገለልተኛ ሂደት መሆኑ መረጋገጥ አለበት። የአገራዊ ምክክር ጉባኤው ሥልጣንና ሃላፊነት ወሰን መወሰን ያለበት የጋራ በሆነ መድረክ ላይ እንጂ፣ በመንግስትም ሆነ በሌላ ሦስተኛ አካል መወሰን የለበትም። ኢትዮጵያን በመሳሰሉ ከረጂም ግዜ ግጭትና የርስበርስ ጦርነት ተላቀው ከዲሞክራሲ ጋር በሚተዋወቁ አገሮች ውስጥ የአገራዊ ምክክር ጉባኤ ሲዘጋጅ ሁለት ትልልቅ ችግሮች ይገጥሙታል – አንደኛው- በህዝብ ያልተመረጠና ህዝባዊ ቅቡልነት (Legitimacy) የሌለው መንግስት መኖር ሲሆን፣ ሁለተኛው ደግሞ በህዝብ የተመረጠ መንግስት ቢኖርም የተመረጠበት መንገድ አጠያያቂና ህዝባዊ አመኔታ የጎደለው ሲሆን ነው። ዛሬ ኢትዮጵያ ውስጥ ያለው ችግር ሁለተኛው አይነት ችግር ነው። ስለዚህ ኢትዮጵያ ውስጥ በሚደረገው አገራዊ ምክክር ጉባኤ ሂደት ላይ ዛሬ በሥልጣን ላይ ያለው መንግስት የምክክር ኮሚሺኑ ከሚጠይቀው አስተዳደራዊ፣ የሎጂስቲክስ፣ የፋይናንስና የቴክኒክ ዕርዳታ ውጭ በጉባኤው ዝግጅት ሂደት ላይም ሆነ በጉባኤው ሂደት ላይ በምንም አይነት እጁን ማስገባት የለበትም። ብሔራዊ ውይይቶች ባለፉት ሃምሳ አመታት አውሮፓ፣ደቡብ አሜሪካ፣ አፍሪካና መካከለኛው ምስራቅ ውስጥ በተለያዩ አገሮች ውስጥ ተካሂደዋል፣ እነዚህ ውይይቶች በየአገሮቹ የወደፊት ላይ የተለያዩ ዉሳኔዎችን ወስነዋል። በአንዳንድ አገሮች ውስጥ ህገ መንግስት አሻሽለዋል ወይም አዲስ ህገ መንግስት አርቅቀዋል፣ አንዳንድ አገሮች ውስጥ ግዜያዊ የሽግግር መንግስት እንዲቋቋም አድርገዋል፣ በአንዳድን አገሮች ውስጥ ደግሞ በሥልጣን ላይ ያለውን መንግስት ሥልጣን ገድበዋል፣ የሽግግር ግዜ ፍትህ እንዲኖር ወስነዋል፣ ብሔራዊ የሰላምና ዕርቅ ኮሚሽኖች እንዲቋቋሙ አድርገዋል። ኢትዮጵያ ውስጥ አገራዊ የምክክር መድረክ ያስፈለገው በአንድ በኩል እኛ ኢትዮጵያዊያን አዲስ ማህበራዊ ኮንትራት መፈራረም አለብን የሚል ዘመናት ያስቆጠረ ጥያቄ በመኖሩ ሲሆን፣ በሌላ በኩል ደግሞ ኢትዮጵያ የገባችበት እጅግ በጣም ውስብስብ የሆነ ፖለቲካዊና ማህበራዊ ችግር በሥልጣን ላይ ባለው መንግስት የሚፈታ ችግር ባለመሆኑ ወይም መንግስት እራሱ የችግሩ አካል በመሆኑ ነው። እንዲህ ማለት ደግሞ ኢትዮጵያ ውስጥ በቅርቡ ይካሄዳል ተብሎ የሚጠበቀው አገራዊ የምክክር መድረክ በወደፊቷ ኢትዮጵያ ትልልቅ ጉዳዮች ላይ መክሮ የተለያዩ ውሳኔዎች ይወስናል ማለት ነው። ለመሆኑ በአገራዊ የምክክር መድረኮች ላይ ውሳኔ የሚወስነው ማነው? የሌሎች አገሮች ልምድ ምን ይነግረናል? እኛስ አገር በቅርቡ ይካሄዳል ተብሎ በሚጠበቀው የአገራዊ ምክክር ጉባኤ ላይ ውሳኔ የሚወስነው ማነው? የውሳኔ አወሳሰንን በተመለከተ በተለያዩ አገሮች ዉስጥ በተካሄዱ ብሔራዊ የውይይት መድረኮች መካከል ያለው ትልቅ ልዩነት፣ የውሳኔ አሰጣጥ ሂደትና ዘዴ ላይ ነው እንጂ፣ ጉባኤው ዉሳኔ የመወስን ሥልጣን አለው ወይስ የለውም የሚለው ላይ አይደለም። አንዳንድ አገሮች ውስጥ ለምሳሌ፣ ደቡብ አፍሪካ፣ ቤኒንና የመን ውስጥ የተለያዩ ውሳኔዎችን የወሰነው ጉባኤው ሲሆን፣ ሜክሲኮ ውስጥ በተካሄደው ብሔራዊ ጉባኤ ውሳኔ የወሰኑት ጉባኤው የሰየማቸው የስራ ቡድኖች (Working Groups) ናቸው፣ ሶማሊያና ቶጎ ውስጥ ደግሞ ለዚህ ጉዳይ የተቋቋሙ የውሳኔ አሰጣጥ ኮሚቴዎች ናቸው። በአገሮች መካከል እንዲህ አይነት የዉሳኔ አሰጣጥ ልዩነት የኖረው፣ በእያንዳንዱ አገር ውስጥ ያለው ችግር፣ የውሳኔ አሰጣጥ ባህል፣ የልህቃኑ የርስ በርስ ግኑኝነትና የመተማመን ደረጃ ስለሚለያይ፣ የውሳኔ አሰጣጥ ሂደቱ በእነዚህ ልዩነቶች ላይ ተመስርቶ ዲዛይን ስለሚደረግ ነው። በቅርቡ ኢትዮጵያ ውስጥ ይደረጋል ተብሎ በሚጠበቀው አገራዊ የምክክር ጉባኤ ላይ ውሳኔ የሚወስነው ማነው? ባለፈው ታህሳስ ወር የወጣው የአገራዊ ምክክር ኮሚሺን ማቋቋሚያ አዋጅ ውሳኔን በተመለከተ ምን ይላል? በአገራዊ ምክክሩ ላይ የውሳኔ አወሳሰንን በተመለከተ የኢትዮጵያ አገራዊ ምክክር ኮሚሽን ማቋቋሚያ አዋጅ ቁጥር 1265/2014 በክፍል ሁለትና በክፍል አራት ላይ የተቀመጡ ሁለት አንቀጾች አሉት – አዋጅ ክፍል 2 አንቀጽ 9 ንዑስ አንቀጽ 10 የአገራዊ ምክክር ጉባዔ አጀንዳዎችን፣ የምክክሮቹን ሂደት፣ በምክክሮቹ የተገኙ ምክረ ሃሳቦችን እንዲሁም ምክረ ሃሳቦቹ በተግባር ላይ ሊውሉ የሚችሉበትን ሥልት የሚገልፅ ሰነድ በማዘጋጀት ለአስፈጻሚ አካሉ፣ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እና ሌሎች የሚመለከታቸው የመንግሥት አካላት ያቀርባል፣ ለህዝብም ይፋ ያደርጋል፣ አዋጅ ክፍል 4 አንቀጽ 21 ንዑስ አንቀጽ 2 በኮሚቴዎች ተዘጋጅተው የሚቀርቡ እና በሕዝባዊ ውይይቶች የተገኙ ምክረ ሃሳቦችን በዝርዝር በመፈተሸ እና በማጠናቀር ለአስፈጻሚ አካሉ፣ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እና ሌሎች የሚመለከታቸው የመንግሥት አካላት እንዲቀርብ ማፅደቅ፣ ይህ ሁለተኛው አንቀጽ (አንቀጽ 21 ንዑስ አንቀጽ 2) ረቂቅ አዋጁ ለህዝብ አስተያየት ቀርቦ ከተሻሻለ በኋላ የወጣው ነው፣ ከመሻሻሉ በፊት ይህን ይመስል ነበር “በኮሚቴዎች ተዘጋጅተው የሚቀርቡ እና በሕዝባዊ ውይይቶች የተገኙ ምክረ ሃሳቦችን በዝርዝር በመፈተሸ እና በማጠናቀር ለመንግሥት እንዲቀርብ ማፅደቅ” የምክክር ኮሚሺኑ ማቋቋሚያ አዋጅ ፓርላማ ቀርቦ ህዝብ አስተያየት ሲሰጥበት የዚህ ጽሁፍ አቅራቢ ፓርላማ ተገኝቶ ነበር። የፖለቲካ ፓርቲዎች፣ ሲቪል ማህበራትና ሌሎችም የተለያዩ አካላት በተለያየ መልኩ ባቀረቡት ጥያቄ እንዲሻሻል ከጠየቁትና በዕለቱ ፓርላማው ውስጥ ከቀረቡት ህዝባዊ አስተያየቶች ውስጥ ብዙዎች እንዲሻሻል ከጠየቁት አንቀጽ ውስጥ ውሳኔን የሚመለከተው ይህ ካላይ የተቀመጠው አንቀጽ አንዱ ነበር። ሆኖም ከላይ እንደምትመለከቱት በመጀመሪያውና በተሻሻለው አንቀጽ መካከል ያለው ልዩነት የቃላት እንጂ የይዘት አይደለም። ለኔ ይህ የሚያሳየኝ መንግስት በአገራዊ ጉባኤው ላይ ውሳኔ የመወሰን ሥልጣን ከእጁ እንዳይወጣ መፈለጉን ነው። አሁንም ይህ አንቀጽ ተሻሽሎ ውሳኔ የመወሰን ሥልጣን ከመንግስት እጅ ወጥቶ ለአገራዊ ምክክር ጉባኤው ካልተሰጠ፣ከዚህ ለአመታት ከተጮኸለትና ብዙ ከተደከመለት አገራዊ ምክክር እንደ አገርና እንደ ህዝብ የምናገኘው ብዙ ነገር አይኖርም! ለምንድነው መንግስት ባወጣው አዋጅ ላይ “አካታች” የሚል ቃል በተደጋጋሚ እየተጠቀመ ውሳኔ አሰጣጥ ላይ ሲደርስ ግን አካታችነቱን ረስቶ የውሳኔ መወሰኑን ስራ ለራሱ የወሰደው? በነገራችን ላይ የአገራዊ ምክክር ኮሚሺን ማቋቋሚያ አዋጅ ለኮሚሺኑ የሰጠው ሥልጣንና ኃላፊነት አዋጁ ላይ በግልፅ ተቀምጧል፣ ኮሚሺኑ ብዙ የተለያዩ ስራዎችን የሚሰራ ቢሆንም የኮሚሺኑ ዋና ስራ በክልልና በአገር አቀፍ ደረጃ የሚካሄዱ የምክክር ጉባኤዎችን ማደራጀት ነው። ኮሚሺኑ የሚያደራጀው ጉባኤ በተለይ በአገር አቀፍ ደረጃ የሚዋቀረው ጉባኤ የሚኖረው ሥልጣንና ኃላፊነት ግን በአዋጁ ላይ አልተቀመጠም። የአገራዊ ምክክር ጉባኤው የሚኖረውን ሥልጣንና ኃላፊነት የሚወስነው በኮሚሺኑ ነው እንዳይባልም ይህንን በተለመከተ አዋጁ ለምክክር ኮሚሺኑ የሰጠው ምንም ሥልጣን የለም። ለመሆኑ ይህ የኢትዮጵያ ህዝብ የሚጠብቀውና ብዙ የተደከመለት አገራዊ የምክክር ጉባኤ ምን አይነት ሥልጣንና ኃላፊነት ነው ያለው? ጉባኤው የራሱ የሆነ ሥልጣንና ኃላፊነት ከሌለው ለምን ተዋቀረ፣ ለምንስ አስፈለገ? በአዋጁ ላይ “ምክረ ሃሳብ” የሚለው ቃልና “ዉሳኔ”/Decision የሚለው ቃል ተመሳሳይ ናቸው? ተመሳሳይ ከሆኑ ለምን አዋጁ ላይ ሁላችንም በቀላሉ የምንረዳው “ውሳኔ” የሚል ቃል አልተቀመጠም? ሁለቱ ቃላት ተመሳሳይ ካልሆኑ፣ አንደኛ- ሁሉን አቀፍ ሆኖ የሚቋቋመው አገራዊ የምክክር ጉባኤ ምክረ ሃሳብ ማቅረብ እንጂ ውሳኔ መወሰን አይችልም ማለት ነው፣ሁለተኛ- በአዋጁ መሰረት የጉባኤውን ምክረ ሃሳቦች ተመልክቶ ውሳኔ የሚወስነው መንግስት ነው ማለት ነው። ለምንድነው ምክረ ሃሳብ ለመንግስት ብቻ የሚቀርበው? ሌሎቹስ ባለድርሻዎች? ከግማሽ ምዕተ አመት በላይ አላስማማ ብለው ባጋደሉን ትልልቅ አገራዊ ጉዳዮች ላይ መንግስት የሚወስን ከሆነ አገራዊ ምክክር ለምን አስፈለገ? በዚህ ጽሁፍ አቅራቢ እምነት በአገራዊ ምክክር ጉባኤው ላይ ውሳኔ መወሰን ያለበት በጉባኤው በራሱ ወይም ጉባኤው በሚሰይማቸው አካላት ነው እንጂ፣ መንግስት በምንም አይነት ውሳኔ የመወሰን ሥልጣን ሊሰጠው አይገባም! በ2013ቱ ምርጫ በዕጩዎችና በድምጽ ሰጪዎች ምዝገባ፣ በምርጫ ዘመቻው ወቅትና በድምፅ አሰጣጡ ሂደት ላይ የታዩ መሰረታዊ ችግሮች አንዳሉ ሆኖ፣ ዛሬ ኢትዮጵያ ውስጥ በህዝብ የተመረጠ ፓርላማ አለ። ፓርላማ ደግሞ የአንድ አገር ህግ የሚወጣበትና የተለያዩ አገራዊ ውሳኔዎች የሚወሰኑበት ቦታ ነው። ሆኖም በኔ እምነት የኢትዮጵያን የሚቀጥሉት መቶና መቶ ሃምሳ አመታት ፖለቲካዊ፣ኤኮኖሚያዊና ማህበራዊ ገጽታ የሚቀርጹ ትላልቅ አገራዊ ውሳኔዎች የአንድ ፓርቲ ቤት በሆነ ፓርላማ መወሰን የለባቸውም። በእርግጥ ፓርላማ የህዝብ ተመራጮች ያሉበት ቦታ ነው፣ ሆኖም ፓርላማ በተፈጥሮው በአንድ አገር ውስጥ ያሉ ባለድርሻዎች በሙሉ የሚገኙበት ተቋም አይደለም፣ የኢትዮጵያ ፓርላማ ደግሞ ጭራሽ አንድ ፓርቲ ያለምንም ተቃውሞ ያሰኘውን ውሳኔ የሚወስንበት ፓርላማ ነው። አገራዊ ምክክር ጉባኤ እንደ ፓርላማ በቀጥታ በህዝብ የተመረጡ አባላት ባይኖሩትም በአንድ አገር ውስጥ የሚገኙ የተለያዩ ባለድርሻዎችን ከፓርላማው በበለጠ መልኩ የሚያሰባስብ አካል ስለሆነ በአካታችነቱ፣በስብጥሩና በህዝባዊ ቅቡልነቱ ዛሬ በስራ ላይ ካለው ፓርላማ የበለጠና የተሻለ ነው የሚል ትልቅ እምነት አለኝ። ከዚህ በተጨማሪ በአንድ አገር ውስጥ የሚገኙ የተለያዩ ባለድርሻዎችና የማህበረሰብ ተወካዮች መክረው የሚወሰኑት ውሳኔ፣ ሰፋ ያለ ግዜ ተወስዶባቸውና ጥልቅ ውይይት ተካሂዶባቸው የሚወሰኑ ህዝባዊ ውሳኔዎች ስለሚሆኑ፣ በውሳኔው ሂደት ውስጥ የተሸነፉ ወገኖች ውሳኔው ባይስማማቸውም የውይይቱና የውሳኔ አሰጣጡ ሂደት አካል ስለሆኑ ውሳኔውን ያከብሩታል። አገራዊ ምክክር በየትም አገር በተለይ በዛሬዋ ኢትዮጵያ ውስጥ በሥልጣን ላይ ካለው መንግስት በጎ ፈቃድ፣ትብብርና ድጋፍ ውጭ መካሄድ አይቻልም። አገራዊ ምክክር እንዲካሄድ የመንግስት በጎ ፈቃድ ብቻ ሳይሆን የፋይናንስ፣የሎጂስቲክስና የጸጥታ ድጋፍም አስፈላጊ ነው። አገራዊ ምክክር ተካሂዶ፣ ዉሳኔዎች ከተወሰኑ በኋላም ውሳኔዎቹን ተግባራዊ ለማድረግ በሥልጣን ላይ ያለው መንግስት ትብብር እጅግ በጣም አስፈላጊ ነው። ይህ ማለት ግን መንግስት ውሳኔዎቹ እንዲካሄዱ የተለያዩ ድጋፎችን ይሰጣል፣ ውሳኔዎች ከተወሰኑ በኋላም ውሳኔዎቹን ተግባራዊ ለማድረግ ይተባበራል ማለት ነው እንጂ፣ መንግስት በምክክሩ ዝግጅት፣ በምክክሩ ሂደትና በምክክሩ ውሳኔዎች ትግበራ ላይ የሚፈልገውን ያደርጋል የማይፈልገውን አያደርግም ማለት አይደለም። አገራዊ ምክክር በብዙ አገሮች ውስጥ በተለይ በዛሬዋ ኢትዮጵያ ውስጥ በሥልጣን ላይ ካለው መንግስት በጎ ፈቃድ፣ትብብርና ድጋፍ ውጭ መካሄድ አይቻልም፣ አገራዊ ምክክር ተካሂዶ፣ ዉሳኔዎች ከተወሰኑ በኋላም ውሳኔዎቹን ተግባራዊ ለማድረግ በሥልጣን ላይ ያለው መንግስት ትብብር እጅግ በጣም አስፈላጊ ነው። ይህ ማለት ግን መንግስት ውሳኔዎቹ እንዲካሄዱ የተለያዩ ድጋፎችን ይሰጣል፣ ውሳኔዎች ከተወሰኑ በኋላም ውሳኔዎቹን ተግባራዊ ለማድረግ ይተባበራል ማለት ነው እንጂ፣ መንግስት በምክክሩ ዝግጅት፣ በምክክሩ ሂደትና በምክክሩ ውሳኔዎች ትግበራ ላይ የሚፈልገውን ያደርጋል የማይፈልገውን አያደርግም ማለት አይደለም። ከአገራዊ ምክክር ጉባኤው ስራዎች አንዱና ትልቁ የኢትዮጵያን የሚቀጥሉት ሃምሳና መቶ አመት ዕድል መወሰን ነው። ይህንን ግዙፍና በአሁኑ ትውልድ ላይ ብቻ ሳይሆን ለወደፊት በሚመጣው ተከታታይ ትውልድ ላይም ከፍተኛ ተጽዕኖ ማድረግ የሚችልንና ሁላችንንም የሚነካ (Consequential) ውሳኔ ለአንድ ፓርቲ፣ ለጥቂት ፓርቲዎች ወይም በሥልጣን ላይ ላለው መንግስት ብቻ በፍጹም መተው የለብንም! የአገራዊ ምክክር ጉባኤው የኢትዮጵያን የፖለቲካ ባለድርሻዎችና ሁሉንም የማህበረሰብ ክፍል የሚያቅፍ ነጻና ገለልተኛ አካል እስከሆነ ድረስ በወደፊቷ ኢትዮጵያ ጉዳይ ላይ ውሳኔ የመወሰን ሥልጣን ሊሰጠው ይገባል። የውሳኔ አሰጣጥን በተመለከተ ግዜ ወስደን መወያየት ያለብን አገራዊ የምክክር ጉባኤዉ የወሰነው ውሳኔ እንዴት መጽደቅ አለበት በሚለው ሃሳብ ላይ ነው እንጂ፣ አዲስ የፖለቲካ ሥርዓት የመፍጠርን ውሳኔ በምንም አይነት ለመንግስት ብቻ መተው የለብንም። ኢትዮጵያ ልዩነቶችን በውይይት የመፍታት ባህል የሌለው ችኮ ልህቅ ያለባት አገር ናት። እንዲህ አይነት ልህቅና ችኮነት የተጠናወተው የፖለቲካ ባህል ባለበት አገር ውስጥ የወደፊቷን ኢትዮጵያ የፖለቲካ ገጽታ በሚወስኑ ትልልቅ አገራዊ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ዉሳኔ ማሳለፍ ከባድና ብዙ ግዜ ሊወስድ የሚችል አድካሚ ስራ ነው። የአገራዊ ምክክር ጉባኤው ሥልጣንና ሃላፊነት ምን ያክል ነው? ማነው ለአገራዊ ምክክር ጉባኤው ሥልጣን የሚሰጠው? በአገራዊ ምክክር ጉባኤ ላይ ውሳኔ ማን ይወስናል፣ እንዴትስ ይወስናል የሚሉ ጥያቄዎች አገራዊ ምክክር ጉባኤ በሚደረግባቸው አገሮች ውስጥ በጣም ቁልፍ የሆኑና በቀላሉ ስምምነት ላይ የማይደረስባቸው ጥያቄዎች ናቸው። እንደ ኢትዮጵያ የብሔር ፖለቲካ በጦዘበት፣የፖለቲካ ልዩነቱን በውይይት የመፍታት ባህል የሌለውና ጎራ ለይቶ የተጋደለ የፖለቲካ ልህቅ ባለበት አገር ዉስጥ ዋናው ቁምነገር ህዝብ ለዘመናት የጠየቃቸው ጥያቄዎች መልስ ማግኘታቸው ብቻ አይደለም። ጥያቄዎቹ መልስ የሚያገኙበት ሂደትና እነማናቸው ጥያቄውን የሚመልሱት ለሚለው ጥያቄ የሚሰጠው መልስም አጅግ በጣም አስፈላጊ ነው። የአገራዊ ምክክር ጉባኤ ተሳታፊዎችን ማን ይመርጣቸል፣ ተሳታፊዎች በምን መስፈርት ይመርጣሉ፣ ጉባኤው እነ ማንን ያካትታል፣ የጉባኤውን አጀንዳ ማን ይቀርጻል፣ የጉባኤውን ውሳኔዎች ማን ያጽድቃዋል ለሚሉ ጥያቄዎች የሚሰጠው መልስ የጉባኤውን ዉጤታማነት፣ ቅቡልነት፣ህጋዊነትና ተግባራዊነት በቀጥታ ይወስናልና፣ የአገራዊ ምክክር ጉባኤ ሂደት ዲዛይን ሲደረግ ቁልፍ ባለድርሻዎች በተገኙበት በከፍተኛ ጥንቃቄ ዲዛይን መደረግ አለበት። ኢትዮጵያ ውስጥ አገራዊ የምክክር ጉባኤ ያስፈለገው ዘመን ያስቆጠሩ ችግሮቻችን አሁን በስልጣን ላይ ባለው መንግስትና መንግስታዊ መዋቅሮች የሚፈቱ ችግሮች ባለመሆናቸው ብቻ አይደለም፣ አብዛኛው የኢትዮጵያ ልህቅና የፖለቲካ ባለድርሻ መንግስት የችግሩ አንዱ አካል ነው ብሎ ስለሚያምን ወይም መንግስት ብቻውን የችግሮቻችን መፍትሄ ይሆናል የሚል ዕምነት ስለሌለው ነው። ሰለዚህ ውሳኔን በተመለከተ አዋጁ ላይ የተቀመጡት ሁለቱ አንቀጾች ተሻሽለው፣ የተሻሻለው አዋጅ ውሳኔ የመወሰንን ሥልጣን በግልፅ ለአገራዊ ምክክር ጉባኤው መስጠት አለበት። ይህ እንዲሆን፣ የምክክር ጉባኤው ከመጀመሩ በፊት የፖለቲካ ፓርቲዎች፣ ሲቭክ ማህበራት፣የሰራተኛ ማህበራት፣ የህግ ባለሙያዎች፣ ምሁራን፣ የከፍተኛ ትምህርት ተቋሞች፣ የጥናትና ምርምር ተቋሞች፣መገናኛ ብዙሃን፣የሰብዓዊ መብት ተቋሞች፣ ሴቶችና ወጣቶች በገራዊ ምክክር ጉባኤው ላይ ውሳኔ የመወሰን ሥልጣን ከመንግስት እጅ ወጥቶ የጉባኤው ሥልጣን እንዲሆንና ባጠቃላይ አዋጅ ቁጥር 1265 ላይ ውሳኔን በተመለከተ የተቀመጡ ሁለቱ አንቀጾች እንዲሻሻሉ በመንግስት ላይ ከፍተኛ ጫና ማሳደር አለባቸው። __ በነጻ አስተያየት መድረክ የሚቀርቡ ሃሳቦች የጸሃፊውን እንጂ የግድ የቦርከናን ድረገጽ ሃሳብ ላያንጸባርቁ ይችላሉ፡፡ በዚህ ድረ ገጽ ላይ መጣጥፍ ለማውጣት ከፈለጉ ጽሁፍዎትን በሚከተለው አድራሻ በኢሜይል ይላኩልን info@borkena.com
ብሪታንያ በአስትራዜኔካ ኩባኒያ የተሰራውን የኮቪድ-19 ክትባት መስጠት ዛሬ ጀምራለች፥ የኩላሊት እጥበት ታካሚ የሆኖ የሰማኒያ ሁለት ዓመት አረጋዊ ይህን ክትባት ለመከተብ የመጀመሪያ ሆነዋል። ግማሽ ሚሊዮን የአስትራዜኔካ ክትባቶች ዝግጁ ሆነዋል ሲሉ የሀገሪቱ የጤና ባለሥልጣናት አስታውቀዋል። ይሄኛው ክትባት በፋይዘር ባዮንቴክ ከተቀመመው ክትባት ዋጋው ረከስ እንደሚል ደግሞም እጅግ ከባድ ቅዝቃዜ ባለው ማቀዝቀዣ መቀመጥ ያለበት ባለመሆኑ ለማጓጓዣ ቀለል ያለ መሆኑ ተገልጿል። የፋይዘሩ ክትባት ብሪታንያ እና ዩናይትድ ስቴትስ ውስጥ ለበርካታ የጤና ባለሙያዎች ሲሰጥ ቆይቷል። በአሁኑ ወቅት ብሪታንያ ውስጥ ኮሮናቫይረስ በተለይም ለወጥ ያለው እና ሳይንቲስቶች ከፊተኛው ይበልጥ ተላላፊ ነው ያሉት አዲሱ ዓይነት ቫይረስ ስርጭት እያሻቀበ መሆኑ ታውቋል። ግሪክም አዲሱ ዓይነት ቫይረስ ከወደብሪታንያ በመጡ ሰዎች በኩል ገብቶብኛል ስትል ትናንት አስታውቃለች። ህንድ በአስታራዜኔካ የተሰራውን ክትባት በአጣዳፊ ሁኔታ መስጠት እንዲጀመር ፈቅዳለች። በሀገሯ የተሰራው ክትባትም ጥቅም ላይ እንዲውል ፈቅዳለች። አንዳንድ ባለሙያዎች ግን ህንድ ለስራችው ክትባት ፈቃዱ ተቻኩሎ ተሰጥቷል የሚል ስጋት አሰምተዋል።
አዲሱ የቡርኪና ፋሶ ወታደራዊ መሪ ካፕቴን ኢብራሂም ትራኦሬ ከቡርኪና ፋሶ ኃይሎችና የተወገደውን ወታደራዊ ጁንታ ሊደግፉ ይችላሉ ከሚሏቸው ኃይሎች ጋር ግጭት መፍጠር እንደማይፈልጉ ለአሜሪካ ድምጽ ትናትንት ቅዳሜ በሰጡት ቃለ ምልልስ ተናገሩ፡፡ “ የገባንበት ትግል ለሥልጣን አይደለም” ያሉት ትራኦሬ “የምንመራው ትግል ለቡርኪናፋሶ ነው፡ ህዝባችንን መከላከል እንፈልጋለን” ብለዋል፡፡ ለአሜሪካ ድምጽ በሰጡት ቃል ምልልስ፣ በአንዳንድ ቡርኪና ፋሶ አካባቢዎች “በዛፎቹ ላይ ያሉት ቅጠሎች በሙሉ ጠፍተዋል፣ ምክንያቱም ሰዎች እነዚያን ቅጠሎች እየበሉ ነው፡፡ ሰዎች ሳር ሳይቀር እየበሉ ነው፡፡” ብለዋል፡፡ ትራኦሬ አያይዘውም “ ለእነዚህ ሰዎች ለማምረትና ደህንንታቸውን መጠበቅ የሚያስችሉንን መፍሄዎችን እያቀረብን ነው፡፡ ብዙ መፍትሄዎችን አቅርበናል፡፡ ይሁን እንጂ አልተሰማንም፡፡ ብዙ መፍሄዎችዎን ብናቀርብም እንደመሰለኝ በመጨረሻው ላይ ፖለቲካ እየተጫወትን ነው፡፡” በማለት ተናግረዋል፡፡ ወታደራዊ ኃይሎች ባላፈው ዓርብ የወታደራዊ ጁንታ መሪ ናቸው ያሏቸውን የቀደሞ ወታደራዊ መሪ ፖል ሄንሪ ሳንደአጎ ዳሚባን እያደገ የመጣውን እስላማዊ አክራሪነትና አመጽን ማስቆም አልቻሉም በሚል ከሥልጣን ማስወገዳቸውን አስታውቀዋል፡፡ በመፈንቅለ መንግሥት የተወገዱት ዳሚባም ሥልጣኑን የተረከቡት የቀደሞውን ፕሬዚዳንት ራች ማርክ ካቦሬን ባላፈው ጥር በወታደራዊ መፈንቅለ መንግስት ካስወገዱ በኋላ እንደነበር ይታወሳል፡፡ የተባበሩት መንግስታት ዋና ጸሀፊ አንቶኒዮ ጎተሬሽ በቃል አቀባያቸው ስቴፋን ዱጃሪክ በኩል ትናንት በሰጡት መግለጫ፣ በበሩኪና ፋሶ ያለው ሁኔታ ያሳሰበቸው መሆኑን ገልጸዋል፡፡ ሥልጣንን በጠመንጃ ኃይል የመያዝ ሙከራን አውግዘው ሁሉም ተሳታፊ ወገኖች ከአመጽና ጥቃት ድርጊቶች ተቆጥበው ችግሮቻቸውን በውይይት እንዲፈቱም ዋና ጸሀፊው አሳስበዋል፡፡ አዲሱ የቡርኪና ፋሶ ወታደራዊ መሪ ኢብራሂም ትራኦሬ “ ፕሬዚዳንት የምንመርጥበትን ብሄራዊ መድረክ እየተጠባበቅን ነው፡፡” ብለዋል ለቪኦኤ በሰጡት ቃለ መጠየቅ፡፡
ኢዜማ ወደ ስፍራው በማቅናት አደረኩት ባለው ማጣራትም የተለያዩ የጅምላ መቃብሮችን ማግኘቱን ያስታወቀ ሲሆን በዚህም በግፍ የተጨፈጨፉ ዜጎች አስክሬን በጅምላ መቀበሩ ትክክለኛውን ቁጥር ለማወቅ መቸገሩን አስታውቋል፡፡ በወቅቱ የሟቾቹ አስክሬን በዶዘር በመቀበሩ ትክክለኛውን ቁጥር ለማወቅ ሁኔታውን ውስብስብ እንዳደረገው ነው ኢዜማ ያስታወቀው፡፡ በአሁኑ ሰዓት በማይካዳራ የሚኖሩ ነዋሪዎች የፀጥታ ስጋት አለብን ያሉም ሲሆን በአካባቢው የሚገኙ መኖሪያ ቤቶች ንግድ ሱቆችና ተመሳሳይ ተቋማት ላይ ያልተቋረጠ ዘረፋ መቀጠሉን በምልከታ ወቅት የአካባቢው ነዋሪዎች ነግረውኛል ብሏል ኢዜማ፡፡ እንዲሁም በግለሰብ መኖሪያ ቤቶች ላይ ዝርፊያ እየተፈፀመ ይገኛል ሲልም አስታውቋል፡፡ ነዋሪዎቹ የሱዳን ጦር ሊመታን ይችላል የሚል ስጋት እንዳላቸውና ሳምሪ የተባለው ህገወጥ ቡድን ሙሉ በሙሉ መወገዱን እርግጠኛ አይደለንም ብለውኛል ሲል ፓርቲው በሰጣው መግለጫ አስታውቋል፡፡
ኢትዮጵያ የፓን አፍሪካ አርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ጉባኤን በአዲስ አበባ በማስተናገድ ላይ ስትሆን በመድረኩ ላይ የአፍሪካ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ምሁራን፣ በዚሁ ሙያ የተሰማሩ ኩባንያዎች እና የተለያዩ ተጋባዥ ሀገራት በመሳተፍ ላይ ናቸው። በአዲስ አበባ በሚገኘው የኢትዮጵያ ሳይንስ ሙዚየም በመካሄድ ላይ ያለው ይህ ጉባኤ ዋና ትኩረቱን በአፍሪካ አርቲፊሺያል ኢንተለጀንስ ላይ አድርጓል። በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን ተጠባባቂ ዋና ፀሐፊ አንቶኒዮ ፔድሮ በጉባኤው ላይ እንዳሉት ዓለም በአርቲፊሺያል እንተለጀንስ ታግዞ ምርታማነቱን እያሳደጉ መሆኑን ተናግረዋል። ኢትዮጵያ እና ዩኤኢ በአርቴፊሻል ኢንተሊጀንስ ዘርፍ በትብብር መስራት በሚችሉበት ጉዳይ ላይ ተወያዩ አርቲፊሺያል ኢንተለጀንስ በምዕራባዊያን እና ሩቅ መስራቅ ሀገራት ላይ በሰፊው እየተተገበረ መሆኑን የተናገሩት ዋና ጸሃፊው አፍሪካ ግን ገና በሙከራ ላይ እንደሆነች ጠቁመዋል። ደቡብ አፍሪካ፣ ኬንያ፣ ናይጀሪያ እና ጋና በአንጻራዊነት አርቲፊሺያል ኢንተለጀንስን ከመጠቀም አንጻር የተሸሉ ቢባሉም ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ኢትዮጵያም ዘርፉን ለማሳደግ የጀመረቻቸውን ጥረቶች አድንቀዋል። በዚህ መድረክ ላይ የሀገራቸውን ልምድ ለአፍሪካ ያካፈሉት የተባበሩት አረብ ኢምሬት የሳይበር ደህንነት ዳይሬክተር መሀመድ አል ኩዌቲ (ዶ/ር) በበኩላቸው ሀገራቸው አርቲፊሺያል ኢንተለጀንስን በስፋት እየሰራችበት እና ውጤታማ መሆኗን አክለዋል። አረብ ኢምሬት በተለይም በኢንዱስትሪዎች፣ በጤና፣ በደህንነት እና በግብርና ዘርፎች አርቲፊሺያል ኢንተለጀንስን በመጠቀም የኢንዱስትሪዎቿን እና ተቋማቶቿን ውጤታማነት አሳድጋለች የሚሉት ዳይሬክተሩ ሀገራቸው ለአፍሪካ ልምዷን ለማካፈል እንደምትፈለግም ተናግረዋል፡፡ ጉባኤውን በንግግር የከፈቱት ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ (ዶ/ር) በበኩላቸው ሳይንስ የሰው ልጆች የዕለት ተዕለት እንቅስቃሴ ዋነኛ መሠረት ነው ብለዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ አክለውም ኢትዮጵያ ከአርቲፊሺል ኢንተለጀንስ ለመጠቀም የዲጂታል ትራንስፎርሜሽን ስትራቴጂ ማዘጋጀቷን እንዲሁም አስፈጻሚ ተቋማትን መስርታ ወደ ተግባር መግባቷንም አክለዋል፡፡ የአርቲፊሺያል ኢንተለጀንስ አምራች እና አገልግሎት ሰጪ ተቋማትን ከቴክኖሎጂ ጋር በማስተሳሰር ያልተቋረጠ ምርት እና አገልግሎት እንዲሰጡ ማድረግ የሚያስችል ስርዓት ነው፡፡ የኢትዮጵያ አርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ማዕከልን በጠ/ሚ ዐቢይ አህመድ ተመርቆ ተከፈተ አትላንቲክ ካውንስል የተሰኘው ዓለም አቀፍ የጥናት ተቋም በ2021 ባወጣው ዓመታዊ ሪፖርት አርቲፊሺያል ኢንተለጀንስ ዘርፍ ዓመታዊ የዓለም ገበያ ድርሻ 350 ቢሊዮን ዶላር ደርሷል። ይህ ዘርፍ በተለይም የሰዎችን ንኪኪ በመቀነስ ለምርት መጨመር፣ የጊዜ አጠቃቀምን ለማሻሻል፣ ብልሹ አሰራሮችን ለማስወገድ እና ሌሎች ችግሮችን ለማስወገድ እንደሚጠቅም ይገለጻል።