text
stringlengths
384
122k
ከ200 በላይ ዓለም አቀፍ መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች “እየተባባሰ ያለውን ዓለም አቀፍ የረሃብ ቀውስ ለማስቆም” ወሳኝ ዓለም አቀፍ እርምጃ እንዲወሰድ አሳስበዋል። በዚህ ዓመት ብቻ በምሰራቅ አፍሪካ ከ260ሺ በላይ ህጻናት በረሃብ ሳይሞቱ እንዳልቀረ ተገለጸ ከ75 ሀገራት የተውጣጡት 230 መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች በኒውዮርክ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ጠቅላላ ጉባዔ ላይ ለተሳተፉ የዓለም ሀገራት መሪዎች ግልጽ ድብዳቤ ጽፈዋል። ለዓለም መሪዎች ግልጽ ድብዳቤ ከጻፉ መካከልም ኦክስፋም፣ ሴቭ ዘ ቺልድረን እና ፕላን ኢንተርናሽናል የሚገኙበት ሲሆን፤ በዓለም ላይ ያለው የረሃብ አደጋ ከፍተኛ ደረጃ ላይ ደርሷል ሲሉ ቁጣቸውን ገልፀዋል። መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶቹ በደብዳቤያቸው “በአሁኑ ጊዜ 345 ሚሊዮን የዓለማችን ህዝቦች አጣዳፊ ረሃብ እየተሰቃዩ ነው ያሉ ሲሆን፣ ይህ ቁጥር ከ 2019 ጀምሮ በእጥፍ ጨምሯል” ብለዋል። በየቀኑ እስከ 19,700 የሚደርሱ ሰዎች በረሃብ ይሞታሉ ተብሎ እንደሚገመት የገለጹት ድርጅቶቹ ይህ ሲከፋፈልም በየአራት ሰከንድ አንድ ሰው በረሃብ እንደሚሞት እንደሚያመላክት አስታውቀዋል። በዓለም ዙሪያ 45 ሀገሮች ውስጥ የሚገኙ 50 ሚሊዮን ሰዎች የረሃብ አደጋ አፋፍ ላይ ናቸው ሲሉም መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶቹ በደብዳቤያቸው ገልጸዋል። የተመድ ሰብዓዊ እርዳታ ቢሮ “በሶማሊያ “ከፍተኛ የረሃብ አደጋ አንዣቧል” አለ የዓለም ሀገራት መሪዎች በ21ኛው ክፍለ ዘመን ረሃብን ዳግም እንደማይፈቅዱ ቃል ቢገቡም፣ አሁንም በሶማሊያ ረሃብ መፈጠሩን ነው ድርጅቶቹ ያስታወቁት። በረሃብ አደጋ ላይ ያሉ ሰዎችን ለመታደግ እንዲሁም የራሳቸውን እና ቤተሰባቸውን የምግብ ፍላጎት እንዲያሟሉ አፋጣኝ ፋጣኝ የህይወት አድን ምግብ እና የረጅም ጊዜ ድጋፍ ላይ ለማተኮር ለአፍታ መጠበቅ የለብንም ሲሉም አሳስበዋል።
ን ነበርቲ ከተማ ክሌርሞ ፌሮ ቁጽሪ ክልተ ሰ (T2C) ዝበሃል ትካል መጓዓዝያ፣ ወርሓዊ መጓዓዝያዊ ኮንትራት ካርድ ስምምዕ ማለት፣ ክፍሊት ዝተሞርኮሰ ጉዳል ዋጋ መጓዓዝያ ከም ዘለዎ ክሕብር ይፈቱ። 10€ par mois ሓገዝ ዋጋ መጓዓዝያ s ረፊዩጂ ኣንፎ ብምትሕብባር ምስ ማሕበራት ዝዕየ ዓቢ ኣፍደገ መርበብ ሓበሬታ እዩ፣Délégation interministérielle à l’accueil et l’intégration des réfugiésከምኡ`ውን ንምምዕባል ንMednum ምስታፍ ኣብርክቶ ንምግባርሓገዝ ናይ ምብርካትኣድራሻን ስልክታትን ካልኦት ዝተፈላለዩ ሓበሬታታት ዝሓቖፈ መወከሲ መጽሓፍ መድለዪ ሓበሬታ ተመልክቱን ሓበሬታታት ኣክቡን፣ምስዓብ ኣብ መስመር ኣብርክቶ ምግባር
👉 ከአጼ ሚኒሊክ ዘመን ጊዜ ጀምሮ እስከአሁን ድረስ በንግግር ያለጉዳይ ነው፤ በእኛ በኩል በምክትል ጠቅላይ ሚንስትሩ የሚመራ ኮሚቴ በእነሱ በኩልም በሚንስትር የሚመራ ኮሚቴ ተቋቁሞ እየተሰራበት ነው፤ 👉 ላለፈው አንድ አመት ያህል ስራ ስንሰራ ቆይተናል፤ አሁን ይሄ የሕግ ማስከበሩ ስራ ሲጀመር ነው የተቋረጠው፡፡ በዚህ ወቅት እነሱ ወደማይገባ መንገድ ሄዱ፤ 👉 እኛ ለዚህ የሰጠነው ምላሽ በሁለቱ ሕዝቦች መካከል ውጊያ አያስፈልግም፤ በውይይትና በድርድር እንፍታው ነው ያልነው፤ 👉 ይሄን ስንልም የእኛ አርሶ አደሮች ተፈናቅለዋል፤ ማሳቸው ተቃጥሏል፤ ቤታቸው ተቃጥሏል፤ በደል ደርሶብናል፤ ያም ሆኖ አንዋጋ እያልን ነው፤ ውጊያ ስለማይጠቅመን፤ 👉 ይሄ እንደተጠበቀ ሆኖ ሱዳን ከሌሎች ጋ ወዳጅነት ፈጠረች የተባለው ሱዳን ከማንኛውም አገር ጋ ወዳጅ መሆን ትችላለች፤ የኢትዮጵያ ጠላት መሆን ግን አትችልም፤ 👉 ሱዳን የሚለው ቃል በአርብኛ እና ኢትዮጵያ የሚለው ቃል በግሪክኛ አንድ ነው ትርጉሙ፤ አንድ ሕዝብ ነው፤ የትም አገር ሄዳችሁ ሱዳናዊ ብታዩ በአማርኛ ነው የምታወሩት፤ 👉 ኢትዮጵያን ከሱዳን መለየት አይቻልም፤ ከማንኛውም አገር ጋ ወዳጅ መሆን ይቻላል፤ ችግር የለውም፡፤ እኛም ከሌሎች አገራት ጋር ወዳጅ መሆን እንችላለን፤ የሱዳን ጠላት መሆን ግን አንችልም፤
ጉዳያችን - በጉዳያችን ሚድያ፣ኮምኒኬሽን እና ምክር አገልግሎት የሚዘጋጅ ሲሆን ከ2003 ዓም ጀምሮ በድረ-ገፅ ላይ የነበረ በአሁኑ ጊዜ ከአንድ ሚልዮን በላይ ጎብኚዎች ያሉት ገፅ ነው። Gudayachn is prepared by Gudayachn Multimedia, Communication and Consultant Organization. It has been online since 2011. Currently, Gudayachn is being visited by over One-million readers from all over the world. ወደ የሚፈልጉት ቋንቋ ይቀይሩ Translate to different Languages Wednesday, November 28, 2012 ዶክተር ጌታቸው እንዳሉት'' የሃውልቱ ተነስቶ መቅረትን ቅዠት ያድርግልን'' ሰሞኑን በ አዲስ አበባ ቀላል የ ባቡር መስመር ዝርጋታ ፕሮጀክት ሳቢያ የ ሁለቱ ሃውልታት ማለትም የ ዳግማዊ አፄ ምኒልክ እና የ አቡነ ጴጥሮስ ሃውልት በ ፕሮጀክቱ ሳቢያ ይነሳሉ የሚል ዜና ከ አዲስ አበባ ተሰምቶ የነበረ መሆኑን እና ጉዳያችንም ሊያስከትል የሚችለውን ችግር ከ ፕሮጀክቱ ክለሳ ሃሳብ ጋር ፅሁፍ አቅርባ እንደነበር ይታወሳል።የ ምድር ባቡር ኮርፖሬሽን ምላሽ ሰጥቷል። ዶክተር ጌታቸው በትሩ የ ኢትዮጵያ ምድር ባቡር ኮርፖሬሽን ሥራ አስኪያጅ ባለፈው ሰኞ ህዳር 17/2005 ዓም ለ አሜሪካ ድምፅ ራድዮ የ አማርኛው ክፍል አገልግሎት በሰጡት መግለጫ የሚከተሉትን ተናግረዋል። ''የ አፄ ምኒልክ ሃውልት ፈፅሞ አይነካም ፣'' ''የ አቡነ ጴጥሮስ ሃውልት ግን የ ባቡሩ መስመር በስር በኩል ሲያልፍ ሐውልቱን ሊያናጋው ስለሚችል ሐውልቱን አንስተን መልሰን ምናልባትም በተሻለ ሁኔታ በክብር ለማስቀመጥ ከሁሉም የ ባለድርሻ አካላት ጋር እየተነጋገርን ነው፣ '' ''የ እሳቸው (የ አቡነ ጴጥሮስ ) ታሪክ የታወቀ ነው የ እዚህ አይነት የ ''ኬርለስ '' ሥራ ይሰራል ብሎ የሚያስብ ካለ እየቃዠ ነው ፣'' ''እናፈርሳለን ሳይሆን እንዲሰመርበት የምንፈልገው አንስተን መልሰን እናስቀምጣለን ነው፣'' ቪኦኤ ጥያቄ- '' ተመልሶ ለመተከሉ ዋስትናው ምንድነው ?'' ''ዋስትነው እኛ ነን ኃላፊነት አለብን። ወድያው ነው የሚመለሰው። ከ ኮንትራክተሩ ጋር ያለን ውል አድባባዩ እንዳለ አንዲመለስ ነው የተዋዋልነው።'' ቪኦኤ ጥያቄ; መቼ ይጠናቀቃል?( አሁን ያሉት ቦታ ለመድረስ ) ''መጪው ክረምት ከመምጣቱ በፊት ሰማንያ ከመቶ የሚሆነው ሥራ ይጠናቀቃል።'' አቶ ጌታቸው እንደቃልዎ ያድርግልን። ጉዳዩ ግን ''ቀን እባብ ያየ ማታ ልጥ ይፈራል'' ሆኖ ነው። በ ዋልድባ አባቶች በልማት ፕሮጀክት ስም አባቶች ሲንገላቱ፣ከ ሰሞኑ ደግሞ በ ትግራይ ተንቤን በ ታልቁ አርበኛ አሉላ አባ ነጋ የተሰየመው ትምህርት ቤት የ አርበኛው ውለታ ተረስቶ በ አቶ መለስ ተሰየመ ተብሎ አሻራ ሲጠፋ፣መቀሌ የተጀመረው የ አፄ ዮሐንስ ሃውልት ስራው እንዲቆም ተደረገ መባሉ ሁሉ የ ታሪክ አሻራን ለማጥፋት ዘመቻ አካል ነው የሚሉ ብዙዎች ናቸው።ደግሞም ብዙ ተጨባጭ ነጥቦችም ስላሉ ነው።ከ እዚህ በተረፈ ግን እገሌ የነካው ሁሉ ልማት አይደለም የሚል አስተሳሰብ ግን የመፍጠር ፍላጎት ቢያንስ በ እዚህ ትውልድ ውስጥ መስረፅ እንደሌለበት እስማማለሁ። እስከዝያው ግን ይህ ትውልድ የሀገሩ ልማት የሚናፍቀውን ያህል የ ፖለቲካው አረማመድ ያሰጋዋል ብዬም አስባለሁ። ስጋቱ ግን እንደ ኢህአዲግ አገላለፅ ''ከ ጨለምተኝነት'' አስተሳሰብ ሳይሆን ከ ሌሎች ተሞክሮ እና ካለፈው ታሪካችን የሚነሳ ጭብጥ ስላለው ነው።ሲሰራ ደስ ይለዋል። ሲጠፋ ይከፋዋል።ለሁሉም ግን ዶክተር ጌታቸው የ ምድር ባቡር ኮርፖሬሽን ሥራ አስኪያጅ ''የ እዚህ አይነት የ ''ኬርለስ '' ሥራ ይሰራል ብሎ የሚያስብ ካለ እየቃዠ ነው ''እንዳሉት። የ ባቡር ዝርጋታውን እውን። የሃውልቱ ተነስቶ መቅረትን ቅዠት ያድርግልን። የ ዶክተር ጌታቸውን ቃለ ምልልስ ያለበት የ አሜሪካ ድምፅ ራድዮ ሊንክ እና የ ባቡር ፕሮጀክቱ መስመር ካርታ ከ እዚህ በታች ያገኛሉ። ቪኦኤ ህዳር 17/2005 ፕሮግራም = http://amharic.voanews.com/audio/audio/234269.html ከ ኢትዮጵያ ምድር ባቡር ኮርፖሬሽን ድህረገፅ የተወሰደ በ ሰዓት ከ ሰማንያ ሺ ሰው በላይ የሚያንቀሳቅስ የ አዲስ አበባ ቀላል ባቡር የሚያልፍባቸው ቦታዎች (http://www.erc.gov.et/index.php/projects.html?start=1) ከ ኢትዮጵያ ምድር ባቡር ኮርፖሬሽን ድህረ ገፅ የተወሰደ ( http://www.erc.gov.et/index.php/projects.html?start=1) By ጌታቸው በቀለ ዳምጠው / Getachew Bekele Damtew Getachew Bekele Damtew at November 28, 2012 1 comment: Email ThisBlogThis!Share to TwitterShare to FacebookShare to Pinterest Saturday, November 24, 2012 የ አዲስ አበባ ባቡር ሐዲድ ዝርጋታ ዲዛይኑ ካልተስተካከለ አደጋው ለቻይናም ይተርፋል(China Railway Eryuan Engineering Group Co. Ltd. (CREEC) from CSR point of view) አስገራሚው ነገር ግን የ ሀውልቱ መንቀያ ወጪ ከ ዲዛይኑ ማስተካከያ (ባቡር መስመሩ ሐውልቱን ሳይነካ በ ጎን የሚያልፍበት) ወጪ መብለጡ ነው። በ አሁኑ አለም ቻይና የገባችበትን ፕሮጀክት ነቁጥ የሚፈልጉ እና ሃያ አራት ሰዓት የሚሰሩ 'ሚድያዎች' በ ምዕራቡ ዓለም መኖራቸውን የ ኢትዮጵያ መንግስት መዘንጋት የለበትም። ቻይና ከ 'አፕል ኮምፕዩተር¨ ምርት ጋር የገባችውን ውዝግብ መርሳት አይገባም። ባለንበት ዘመን ካምፓኒዎች በ ህብረተሰባዊ ኃላፊነት (Corporate Social Responsibility-CSR) በ መላው አለም በሚለኩበት ዘመን ቻይናዎች የነገ የ ሌላ የ አፍሪካ ሀገር ፕሮጀክት ዕድላቸውን የሚያበላሹ ላይሆኑ ይችላሉ ። ''የ ሕብረተሰብ ጉዳቶች በ ሁለት ደረጃዎች ከ ግንዛቤ ውስጥ ይገባሉ:- የመጀመርያው በ ፕሮጀክቱ የ ዲዛይን ደረጃ ሲሆን ሁለተኛው በ ልማት ዕቅዱ ትርጉም ላይ ነው። የ ሕብረተሰብ ጉዳት (social cost) ብዙውን ጊዜ በትክክል የሚታወቀው ፕሮጀክቱ ተያይዞ የሚያመጣቸው ጉዳቶች ከተከሰቱ በኋላ መሆኑ ችግሩን ያገዝፈዋል። ከ እዚህ አንፃር የ ሀውልቱ መነሳት የሚፈጥረው ፖለቲካዊ እና ማህበራዊ ችግር ችግሩ ከተፈጠረ በኋላ ወጪው ላይ ለመደመር መዘጋጀት ይፈልጋል። ዛሬ ከ አዲስ አበባ የሚወጡ ዘገባዎች እንደሚያሳዩት የ ሰማአቱ የ አቡነ ጴጥሮስን ሃውልት ይነሳል ቢባልም 'መንግስት ከ ቦታው እመልሳለሁ' የሚል መልክት በ መንግስታዊ የመገናኛ ብዙሃንም ጭምር እየተነገረ ነው። እስኪ ጉዳዩን ከ ፕሮጀክት አስራር በኩል ያለውን አንደምታ አንድ ሁለት ልበል። አንድ ሃውልት ሲተከል እንዲነሳ ተደርጎ አይደለም ። በጣም ጥብቅ ሆኖ እንደሚሰራ የታወቀ ነው።ሃውልቱን ለማንሳት ብሎን እንደመፍታት ቀላል አለመሆኑን ነገር ግን ከ ስር መገዝገዝ እና መቁረጥ እንደሚያስፈልግ ለማወቅ መሃንዲስ መሆንን አይጠይቅም። ይህ ማለት ሃውልቱን ለመንቀል ወጪ ይፈልጋል ማለት ነው (በዶዘር እንደማይፈርስ ስለሚታሰብ )።አስገራሚው ነገር ግን የ ሀውልቱ መንቀያ ወጪ ከ ደዛይኑ ማስተካከያ (ባቡር መስመሩ ሐውልቱን ሳይነካ በ ጎን የሚያልፍበት) ወጪ መብለጡ ነው።ምክንያቱም ለሀውልጡ ማንቀሳቀሻ ብቻ ከ ስዊድን ሀገር በተቀጠረ አማካሪ ኩባንያ አማካኝነት እንደሚከናወን አቶ አበበ ምሕረቱ የ ኢትዮጵያ ምድር ባቡር ኮርፖሬሽን የ ኮምኒኬሽን አገልግሎት ኃላፊ ሲናገሩ ''ሥራው ብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ ሀውልት ሲደርስ ስዊድን አገር የሚገኘውና ከፍተኛ ልምድ ያለው ዓለም አቀፍ አማካሪ ድርጅት ሥራውን በበላይነት የሚቆጣጠረው ሲሆን በሚያስመጣቸው ባለሙያዎች አማካይነት ሐውልቱን ከ ቦታው ያስቀምጣል።'' ብለዋል። እዚህ ላይ ነው ነጥቡ።የአማካሪ ወጪ ሲደመር የ ዋስትና(insurance) ክፍያ ሲደመር ሌሎች ተያያዥ ወጪዎች ፕሮጀክቱን በ ሀውልቱ ምክንያት ያንሩታል። እዚህ ላይ የ ፕሮጀክቱን ወጪ ሂሳብ በ ቀላል አስተሳሰብ (logic) እንመዝነው ። እርግጥ ነው የ ፕሮጀክትን ወጪ በ ምሳሌ መገምገም አይቻልም።ዝርዝር መረጃን ስለሚፈልግ። ከ እዝያ በፊት ግን ማንኛውም የ ልማት ፕሮጀክት ማሟላት የሚገባው ቢያንስ ሶስት አይነት ግምገማዎችን ማለፍ እንዳለበት ይታወቃል ። ይህ ማለት የ ባቡር ሐዲድ ዝርጋታው ፕሮጀክት ከ ሶስት ዋና የመለክያ ነጥቦች አንፃር ተገምግሞ እንደሚፀድቅ ይታወቃል።እነርሱም:- ሀ/ የ ወጪ-ገቢ ትንተና (cost-benefit Analysis):- ለ ባቡር ግንባታ የሚወጣው ወጪ ከሚያስገኘው ኢኮኖሚያዊ ጥቅም ጋር በማነፃፀር። ለ/ የ አካባቢ ተፅኖ ዳሰሳ (Environmental Impact Assessment -EIA):- ፕሮጀክቱ በ አካባቢያዊ ሁኔታዎች ላይ የሚያመጣው አሉታዊ ተፅኖ የሚለካበት እና ሐ / የ ሕብረተሰቡ ጥቅምና ጉዳት ትንተና (Social cost-benefit Analysis):-ፕሮጀክቱ በ ማህበረሰቡ የ ጤና፣የ ገቢ ፣ባህላዊ ፣ታሪካዊ እና ሃይማኖታዊ እሴቱ ላይ የሚፈጥረው በጎ ያልሆነ ተፅኖ ሁሉ የመለካቱን ሂደት ያጠቃልላል። ሐውልቱን መንቀል ዲዛይኑን ከማስተካከል የበለጠ ወጪ አለው። የሃውልቱ መነቀል ከላይ ከተጠቀሱት ወጪዎች አንፃር ሁሉም በ እዚህ ፕሮጀክት ላይ የሚወድቁ ወጪዎች መሆናቸውን ለመረዳት በጣም ቀላል ነው። ሃውልቱን ከመንቀል ይልቅ ዲዛይኑን ማስተካከል (በ ትንሽ እርቀት ባቡሩ እንዲያልፍ በማድረግ) አዋጪ መሆኑን ለመረዳት ሃውልቱን መንቀል ለ ሁለት አይነት ወጪ እንደሚዳርግ መረዳትን የግድ ይላል።እነርሱም:- 1/ የ ገንዘብ ወጪ(ቀጥተኛ ወጪ) ለዲዛይን ማስተካከያ ከመክፈል ለ ሃውልት መንቀያ የሚያወጣው ገንዘብ ከፍተኛ እንደሚሆን ይገመታል። ለምን?።ሀውልቱ እንዳይላላጥ እና እንዳይሰበር ከ አነቃቀል እስከ ማንቀሳቀስ ድረስ ኃላፊነት ሲወሰድ የ መንቀል ፣የማንቀሳቀስ ሥራ እራሱን የቻለ ወጪ አለው። ከላይ እንደተጠቀሰው የመንቀሉ ሥራ ላይ የ ስዊድን አማካሪ ድርጅት ክፍያ ማለትም የአማካሪ ወጪ፣ የ ዋስትና(insurance) ክፍያ ፣ በሐውልቱ ማንሳት እና ማንቀሳቀስ ዙርያ ያሉ ሌሎች ተያያዥ ወጪዎች በሙሉ እዚህ ላይ ይካተታሉ። 2/ የ ሕብረተሰብ ጉዳት (Social-cost)- ከላይ እንደጠቀሰው '' የ ሕብረተሰብ ጥቅምና ጉዳት ትንተና'' (Social cost-benefit Analysis )፣ ቀጥተኛያልሆነ ወጪ ነገር ግን ጉዳቱ ብዙ ጊዜ ከፍተኛ ችግር የመፍጠር አቅም ያለው ነው። ይሄውም ፕሮጀክቱ በ ማህበረሰቡ የ ጤና፣የ ገቢ ፣የ አካባቢ ብክለት ፣ባህላዊ ፣ታሪካዊ እና ሃይማኖታዊ እሴቱ ላይ የሚፈጥረው በጎ ያልሆነ ተፅኖ ሁሉ መኖር አለመኖሩ የሚለካበት የልማት ፕሮጀክት መለክያ መንገድ ነው። ይህም በማንኛውም የ ልማት ፕሮጀክቶች ላይ ፕሮጀክቱ ከመፅደቁ በፊት በሰፊው የሚተነተን መሆኑ ይታወቃል። አንድ የልማት ፕሮጀክት ከ ገንዘብ ወጪ-ገቢ (cost-benefit analysis) አንፃርብቻ የሚለካበት ጊዜ አልፏል። በተለይ በአሁኑ አለም ማንኛውም ፕሮጀክት ጤናማ የሚያሰኘው ጥሩ የሆነ የ አካባቢ ተፅኖ ዳሰሳ እና የ ሕብረተሰብ ጥቅም-ጉዳት ትንተና (Social cost-benefit Analysis) ጥሩ የሆነሲሆን ብቻ ነው።በ ባቡር ፕሮጀክቱ ሳቢያ ያለው የህብረተሰብ ወጪ (Social cost) እጅግ ከፍተኛ እንደሚሆን ለማወቅ የ ሀውልቱ እጅግ ውድ የሆነ ታሪካዊ ፋይዳ ማወቅ ይጠይቃል። ሰማዕቱ አቡነ ጴጥሮስ በስማቸው ቤተክርስትያን የታነፀላቸው፣በ ኦርቶዶክሱ አለም ብቻ ሳይሆን ከ ኦርቶዶክስ ውጭ በሆኑት እንደ ስዊድን ቤተ ክርስቲያን ''የ ክፍለ ዘመኑ ሰማዕት'' የሚል ስያሜ ማግኘታቸውን እና ኢትዮጵያ በ ክፍለዘመኑ ከነበሩት ሰማአታት ደረጃ መሆናቸው በ እራሱ በ ሀውልቱ ላይ የሚደረገው የማንቀሳቀስም ሆነ ቦታ የመቀየር ተግባር ግዙፍ የ ሕብረተሰብ ጉዳት እንደሚኖረው ሊታወቅ ይገባል። የ ሕብረተሰብ ጉዳት (social cost) ብዙውን ጊዜ በትክክል የሚታወቀው ፕሮጀክቱ ተያይዞ የሚያመጣቸው ጉዳቶች ከተከሰቱ በኋላ መሆኑ ችግሩን ያገዝፈዋል። ከ እዚህ አንፃር የ ሀውልቱ መነሳት የሚፈጥረው ፖለቲካዊ እና ማህበራዊ ችግር ችግሩ ከተፈጠረ በኋላ ወጪው ላይ ለመደመር መዘጋጀት ይፈልጋል። ለምሳሌ በ ተቃውሞ ምክንያት የሚነሱ አለመግባባቶች፣ መንግስትን ለ ዓለም አቀፍ ክስ የሚያቀርቡት ሂደቶች ሁሉ በ መጪ ወጭነት መመዝገብ ይገባል ማለት ነው። ለ እዚህም ነው ሐውልቱን ከማፍረስ ይልቅ ዲዛይኑን ማስተካከል ይቀላል ለማለት የሚያስደፍረው። እዚህ ላይ ልብ ማለት ያለብን ከላይ የተጠቀሱት ትንተናዎች የሚደረጉት በቅድምያ ፕሮጀክቱ ሥራ ላይ ከመዋሉ በ ዲዛይን ደረጃ እና በ ፕሮጀክቱ ስራም ላይ የመከለስ ዕድል መኖሩን ነው።በ አውሮፓ የ ትራንስፖርት ሚኒስትሮች ስብሰባ ላይ የ ትትራንስፖርትን የ ሕብረተሰብ ጉዳት ትንተና ፅሁፍ ላይ ማንጋውም የ ትራንስፖርት ግንባታ ፕሮጀክት ሁለት ጊዜ የመከለስ ዕድል ስለመኖሩ የ ኢኮኖሚ ልማት እና ትብብር (OECD) እትም እንዲህ ይገልፀዋል :- ''የ ሕብረተሰብ ጉዳቶች (ስለ መንገድ ፕሮጀክት ነው ከላይ ፅሁፉ የሚያብራራው) በ ሁለት ደረጃዎች ከ ግንዛቤ ውስጥ ይገባሉ:- የመጀመርያው በ ፕሮጀክቱ የ ዲዛይን ደረጃ ሲሆን ሁለተኛው በ ልማት ዕቅዱ ትርጉም ላይ ነው።'' ''Social costs are taken into account at two different levels:first, in the design of projects, and then in the definition of development plans'' E Quinet - Internalising the social costs of transport, European Conference of Minister of Transport, OECD publication,1994,p.29 ዲዛይኑ ካልተስተካከለ አደጋው ለቻይናም ይተርፋል ከ እዚህ በተረፈ ግን የ አለም አቀፍ ሕብረተሰብ ከቅርስ ጋር በተያያዘ የሚነሳ ጥያቄ በ ኢትዮጵያ መንግስት ላይ መቅረቡ አይቀርም።ዩነስኮን ጨምሮ አለም አቀፍ ድርጅቶች ጉዳዩን በጥብቅ እንዲያዩት መግፋት ከማንኛውም ዜጋ የሚጠበቅ ግዴታ ነው። በ አሁኑ አለም ቻይና የገባችበትን ፕሮጀክት ነቁጥ የሚፈልጉ እና ሃያ አራት ሰዓት የሚሰሩ ሚድያዎች በ ምዕራቡ ዓለም መኖራቸውን የ ኢትዮጵያ መንግስት መዘንጋት የለበትም። ቻይና ከ አፕል ኮምፑተር ምርት ጋር የገባችውን ውዝግብ መርሳት አይገባም።(http://www.nytimes.com/2011/02/23/technology/23apple.html?pagewanted=all&_r=0) የ ቻይና ፕሮጀክት ሲወቀስ አብሮ የ አፍሪካ መንግሥታት ጥሩ አርስት ተገኘላቸው ማለት ነው። እናም ምርጫው የ መንግስት ይመስለኛል። ዲዛይኑን አስተካክሎ የ ሰማአቱን ሃውልት አክብሮ ፕሮጀክቱን መጨረስ። ከ እዚህ ባለፈ ግን ባለንበት ዘመን ካምፓኒዎች በ ህብረተሰባዊ ኃላፊነት (Corporate Social Responsibility-CSR) በ መላውአለም በሚለኩበት ዘመን ቻይናዎች የነገ የ ሌላ የ አፍሪካ ሀገር ፕሮጀክት ዕድላቸውን የሚያበላሹ ላይሆኑ ይችላሉ። እና በ CSR ሕግ መሰረት ዲዛይኑ እንዲስተካከል እንደሚገፉ እገምታለሁ። በመሆኑም የ ግንባታውን ጨረታ ያሸነፈውና ስራውን የሚያከናውነው የ ቻይናው የ ባቡር እሯን ኢንጂነሪንግ ግሩፕ ( China Railway Eryuan Engineering Group Co. Ltd. (CREEC)(http://www.capitalethiopia.com/index.php?option=com_content&view=article&id=226:addis-ababa-light-railway-project-starts-&catid=35:capital&Itemid=27 ) ጉዳዩን እንዲረዳው ማለትም የሚደርስበትን ወቀሳ እንዲገነዘብ ማረግ ተገቢ ነው። የ ካምፓኒዎች ያለፈ የ ፕሮጀክት አፈፃፀም ወደፊት ከሚሰሩት ሥራ ጋር በ እጅጉ ስለምቆራኝ ቻይናዎች ዝም ብለው ያልፉታል ብሎ ማሰብ አይቻል። ለማጠቃለል የ ባቡር ዝርጋታው ፕሮጀክት አንዱ እና ዋናው የ ትራንስፖርት ችግር መፍቻ መንገድ መሆኑ የታወቀ እና አስደሳች ሥራ ቢሆንም በ ሀገሪቱ አሻራዎች ላይ ያለው ጥቁር ነጥብ በደንብ ሊመዘን ይገባዋል። ነፃ ''ሚድያ'' ለሌላት ሀገር እና ህዝቡ ስለ ጉዳዩ ለመወያየት ዕድል በሌለው ሁኔታ በ ህዝቡ ዘንድ የሚፈጥረው ስነ-ልቦናዊ ጉዳት ለመለካት በጣም ከባድ መሆኑን ለመረዳት አያዳግትም። አሁንም ያለው አማራጭ አንድ ይመስለኛል። ዲዛይኑን ማስተካከል እና ስራውን የ ሕዝብ ፕሮጀክት አርድርጎ መቀጠል። ይህ ሲደረግ ፕሮጀክቱ ቀረፃ፣ግምገማ እና የማረጋገጥ ደረጃ ሁሉ ሲያልፍ ገንዘብን እንጂ የ ሀገሪቱን አሻራ ያልታያቸው ባለሙያዎችም ሆኑ ባለስልጣናት ሊወቀሱ ይችላሉ። ይህ ተፈርቶ ግን ፕሮጀክቱ ልክ ነው ብሎ መቀጠል በ ወንጀሉ የሚጠየቁትን ሰዎች ከ ማብዛት በቀር ትርፍ የለውም።የ ባቡር ሐዲዱ ይዘርጋልን፣ ፕሮጀክቱም ይስተካከልልን። አበቃሁ። ጌታቸው ኦስሎ By ጌታቸው በቀለ ዳምጠው / Getachew Bekele Damtew Getachew Bekele Damtew at November 24, 2012 3 comments: Email ThisBlogThis!Share to TwitterShare to FacebookShare to Pinterest Newer Posts Older Posts Home Subscribe to: Posts (Atom) ክቡር ጠ/ሚ/ር ዐቢይ አሕመድ ትናንት በጽሑፍ ዛሬ ደግሞ በቀጥታ ንግግር ለኢትዮጵያ ሕዝብ ያስተላለፉት መልዕክት ፍጹም ኢትዮጵያዊ እና ታሪካዊ መልዕክት የያዘ ነው።በአጽንኦት ማዳመጥ የሁሉም ኢትዮጵያዊ ፋንታ ነው። ከሃሰተኛ ዩቱበር ተንታኞች እራስን ለመጠበቅ ከምንጩ አድምጦ በተሰጠን አዕምሮ ተጠቅመን ማገናዘብ፣ ጤናማ አስተሳሰብ ነው። የዛሬውን የንግግራቸው እና የትናንቱን የጽሑፍ መልዕክት፣ ሁለቱንም በቪድዮ እና ኦድዮ ከስር ያገኛሉ... የ ኤርትራ ጉዳይ ና የ ሃያ አንደኛው ክ/ዘመን ልጆች አስተሳሰብ በ ካርታ ጫወጣ ጎበዝ አደለሁም። ግን ጆከር የተባለች ካርታ መኖሯን አውቃለሁ።ጆከር ካርታ በ ሁሉም ቦታ ስለምትገባ በ ካርታ ጫወታ ጆከር የደረሰው ሰው የማሸነፍ እድል ስላለው ፊቱ በ ፈገግታ ይሞላል። የ አትዮጵ... A Loud and Clear Lesson – For Ethiopia and the World ዓለም እና ኢትዮጵያ (ከምዕራቡ ዓለም የሰሞኑ የሽብርተኛው ህወሃትን መደገፍ) ትልቅ ትምሕርት ይውሰዱ! በሚል የእንግሊዙ ጸሓፊ ዛሬ ያወጣው ሙሉ ጽሑፍ በርካታ ጉዳዮችን ይዳስሳል። Without US support — milita... ጌታቸው ረዳ ''ክው'' ብሏል።በትግሪኛ የሰጠው መግለጫ።ምን ይዟል? ጌታቸው ረዳ በከፍተኛ ድንጋጤ ውስጥ ========= ጉዳያችን ምጥን ========= ጌታቸው ረዳ በትግርኛ ማምሻውን መግለጫ ሰጥቷል። ጋዜጠኞቹ ይችን ምሽት ጌታቸው አጠገብ መቀመጥ እንዳስጨነቃቸው ከጠያቂዎቹ መርበትበት ለ...
የአማራ ክልል አሁን ላይ ከሚሰጠው የማስተማሪያ ቋንቋ በተጨማሪ አዳዲስ ቋንቋዎችን በስርዓተ ትምህርቱ አካቶ ሊያስተምር መሆኑን አስታወቀ። – Ethio FM 107.8 Skip to content የአማራ ክልል አሁን ላይ ከሚሰጠው የማስተማሪያ ቋንቋ በተጨማሪ አዳዲስ ቋንቋዎችን በስርዓተ ትምህርቱ አካቶ ሊያስተምር መሆኑን አስታወቀ። By Ethio Admin September 28, 2020 September 28, 2020 የሀገር ውስጥ ዜና አሁን ላይ በአማራ ክልል ከአማርኛ ቋንቋ በተጨማሪ፣ የኦሮምኛ፣አዊኛ፣ህምጠኛ ፣አርጎብኛ እና አገውኛ ቋንቋዎች የማስተማሪያ ቋንቋ ሆነው በማገልገል ላይ ናቸው። የክልሉ ትምህርት ቢሮ ሀላፊ ዶክተር ይልቃል ከፋለ ለኢትዮ ኤፍ ኤም እንዳሉት ህገመንግስቱ ተማሪዎች በአፍ መፍቻ ቋንቋቸው እንዲማሩ ባስቀመጠው መሰረት ተግባራዊ ሲያረግ መቆየቱን ተናግረዋል። ከ2014 ዓ.ም የትምህርት ዘመን አንስቶ ደግሞ አሁን ላይ የማስተማሪያ ቋንቋ ሆነው በማገልገል ላይ ካሉት በተጨማሪ አዳዲስ ቋንቋዎችን በስርዓተ ትምህርቱ ላይ የማካተት እቅድ መኖሩን ሃላፊው ነግረውናል፡፡ ነገር ግን የትኞቹን ቋንቋ በሚለው ላይ ውይይት እየተደረገ መሆኑንና ገና ከውሳኔ አለመደረሱን ነግረውናል፡፡ የግዕዝ ቋንቋን አካቶ ለማስተማርና ተማሪዎች በግዕዝ ቋንቋ የተፃፉ ቀደምት መፅሀፍትን ማንበብ እንዲችሉና እንዲመራመሩ የማድረግ ሃሰብ እንዳለም ነግረውናል፡፡ ዶክተር ይልቃል እንደሚሉት ግዕዝን በትምህርት ስርዓት ውስጥ ለማካተት መምህራንን ከማሰልጠን ጀምሮ በርካታ ስራዎች ስለሚቀሩ ተጨማሪ ኢንቨስትመንት የሚጠይቅ መሆኑን አንስተው በቀጣይ አስፈላጊው መሰረተ ልማቶች ሲሟሉ የማስተማር ስራው ይጀመራል ብለውናል፡፡ የኦሮሚያ ክልል ትምህርት ቢሮ ከአገር ውስጥ ሶማሊኛ ቋንቋን ከዓለም አቀፍ ደግሞ ቻይንኛ ፈረንሳይኛ እና ጀርመንኛ ቋንቋዎችን ለተማሪዎቹ ማስተማር ሊጀምር መሆኑን ማስታወቁ አይዘነጋም። ውድ አድማጮቻችን እና ተከታዮቻችን የኢትዮ ኤፍ ኤም ስርጭቶችን፣ዜናዎችን እና ሌሎች ዝግጅቶችን ለመከታተል የቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ። https://t.me/ethiofm107dot8
ንሕና አዞም ኣስማትና ኣብ ታሕቲ ተዘርዚሩ ዘሎ 14 ፖለቲካዊ ውድባትን ሰልፍታትን ካብ ዕለት 22.02 ክሳብ 23.02.2020 ኣብ ፍራንክፎርት፣ ሃገረ-ጀርመን፣ ሰሚናር ኣካይድና። ነቲ ብሰንኪ ሰርዓተ-ምልኪ ኣብ ልዕሊ ኤርትራን ህዝባን ዘንጸላሉ ዘሎ ሓደጋ መስተርሆተ ንምርካብ ከኣ ብዕምቆት ተላዚብና። ኣብ መንጎ ስርዓታት ህግድፍን ኢህወደግን ኣብ‘ዚ መዋእል‘ዚ ዝካየድ ዘሎ፣ ንልኡላውነት ህዝብን ሃገርን ዝፈታተን፣ ናይ “ምድማር“ን ሕቡአ-ውዕላትን፣ ብኸመይ ኣገባብ ተፍሸሎን ንዕድመ ህግደፍ ተሕጽርን ገምጊምና። ንፖለቲካዊ ውድባትን ሰልፍታትን ደምበ ደላይ ፍትሒ ናብ ሓድነትን ግብራውነትን ንኽሰጋገር ዘሎና ምርጫታት ከኣ ብዝርዝር ርኢና። ተሳተፍቲ ሰሚናር ብምሉኣቶም ኣብ ሓደ ተጠርኒፍካ ምቅላስ ንጽባሕ ዘይብሃሎ አንኮ መንገዲ ቃልሲ ምዃኑ ኣስሚሮምሉ። ምእንት‘ዚ ንኹልኻትኩም መሪሕነት ናይ ውድባትን ሰልፍታትን ዓቕምታት ተቓላሲ ሓይልና ዝጥርነፈሉን ንህግድፋዊ ምልኪ ነሳጉጎሉን ናይ ሓድነት ቅጥዒ ኣውጺእኩም ከትቃልሱና ንጽውዕ። ኣብዚ ኣብ ሃገር ጀርመን ዘሎና ኣባላት ፖለቲካዊ ውድባትን ሰልፍታትን ድሕሪ ደጊም በሓደ ተጠርኒፍና ሓቢርና ከንቃለስ ምሉእ ዕግበት በጺሕናሉ። ኣብ ካልእ ሃገራትን ክፍሊ-ዓለማትን ዘሎኹም ብጾት ኣባላት ፖለቲካዊ ውድባትን ሰልፍታትን ከኣ ከምኡ ክትገብሩን ንመሪሕነታት ብሓደ ተጠርኒፎም ክሰርሑ ከተታባብዑ ንጽውዕ። ካልእ ሰሚናርና ኣገዳስነት ሂቡ ዝተካትዓሉ ኣገዳሲ ዛዕባ፣ ጉዳይ ስቪካዊ ማሕበራትን ህዝባዊ ምንቅስቓሳትን (ይኣክል) ኮይኑ፣ ናብ ኣድራሻ ናታቶም ኣመልኪትና ብቀዳምነት ንሓድሕዶም ተወሃሂዶም ክሰርሑ ዘሎ ተደላይነት ዕዙዝ ምዃኑ ርኢና፣ ኪኖዚ ብምኻድ፣ ንሕና‘ውን ከምኡ ምስኦም ሓቢርና ክንቃለስ ምሉእ ዕግበት በጺሕና። ብሸነኾም ከኣ ተመሳሳሊ ቅሩቡነት ክህሉ ትጽቢትና ልዑል‘ዩ። ብሓንሳብ ነድምጽ ከነስምዕ፣ ብሓንሳብ ንስራሕ ከነድምዕ! ሰልፊ ዲሞክራሲ ህዝቢ ኤርትራ 2. ተጋድሎ ሓርነት ኤርትራ 3. ዲሞክራስያዊ ግንባር ሓድነት ኤርትራ 4. ግንባር ሃገራዊ ድሕነት ኤርትራ 5. ግንባር ሃገራዊ ድሕነት ኤርትራ/ሕድሪ 6. ሃገራዊ ድሕነት ኤርትራ/ሕድሪ 7. ሰልፊ ደሞክራሲ ኤርትራ/ሰደኤ 8. ሰልፊ ናህዳ ኤርትራ 9. ኤርትራዊ ስምረት ንዲሞክራስያዊ ለውጢ 10. ሰውራዊ ዲሞክራስያዊ ግንባር ኤርትራ ውድብ ሓድነት ንዲሞክራስያዊ ለውጢ/ሓደለ 12. ሓድነት ኤርትራውያን ንፍትሒ 13. ስምረት ምንቅስቓስ ኤርትራውያን ንድሕነት ሃገር 14. ስምረት ምንቅስቓስ ኤርትራውያን ንድሕነት ሃገር
የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትረምፕ ደቡብ አፍሪካ ውስጥ ነጮቹ ገበሬዎች መሬታቸውን እየተቀሙ ይገደላሉ ብለው በትዊተር መፃፋቸው ተከትሎ የዘር ክፍፍል እየቀሰቀሱ ናቸው ስትል ደቡብ አፍሪካ ወነጀለቻቸው። ዋሺንግተን ዲሲ — የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትረምፕ ደቡብ አፍሪካ ውስጥ ነጮቹ ገበሬዎች መሬታቸውን እየተቀሙ ይገደላሉ ብለው በትዊተር መፃፋቸው ተከትሎ የዘር ክፍፍል እየቀሰቀሱ ናቸው ስትል ደቡብ አፍሪካ ወነጀለቻቸው። ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትረምፕ በዋይት ኃውስ ኦፊሴላዊ ትዊተራቸው ባለፈው ማከሰኞ ባወጡት ቃል ደቡብ አፍሪካ ውስጥ የሚካሄደውን የመሬት ነጠቃ እና በስፋት የሚፈፀመውን ግድያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማይክ ፓምፔዎ በቅርበት ይከታተሉ ሲል ጠይቀዋል። ፕሬዚዳንቱ ይህን ያሉት የደቡብ አፍሪካ ፕሬዚዳንት ሲሪል ራማፎሳ ያወጡትን አዲስ የመሬት ይዞታ ለውጥ ዕቅድ ተከትሎ ነው። የደቡብ አፍሪካ መንግሥት በሰጠው ምላሽ የሚስተር ትረምፕን ቃል አገራችንን ለመከፋፈል እና ያለፈውን የቅኝ አገዛዝ ዘመን ለማስታወስ የየታለመ ጠባብ አመለካከት ፈፁሞ አንቀበልም ብሉዋል። አስከትሎም ደቡብ አፍሪካ የመሬት ይዞታ ለውጥ ርምጃዎቹዋን ሃገረችንን በማይከፋፍልመንገድ በጥንቃቄ ታካሂዳለች ሲል አስታውቁዋል።
ጄን ሴልተር የአሜሪካ የአካል ብቃት እንቅስቃሴ ሞዴል እና የበይነመረብ ስሜት ነው ፡፡ በኢንስታግራም ላይ ከ 12 ሚሊዮን በላይ ተከታዮች ያሏት እሷ ለምን ተወዳጅ እንደሆነች ልታውቅ ነው ፡፡ እኛን ለመጀመር ፣ የአካል ብቃት እንቅስቃሴ ሞዴል አለ ከዚያም ጄን ሴልተር አለ ፡፡ እና ከዚያ በኋላ ጨካኝ ልጃገረዶች ጄም ቮልፍይ የአካል ብቃት እንቅስቃሴ ማነስ እና ሞዴሎች እየሆኑ ናቸው ፡፡ አስገራሚ የጄን ሴልተር የህዝብ እና የፓፓራዚ ስዕሎች ተገለጡ ይህች ልጃገረድ ቡጢዎ are ውጭ እያሉ ትሰራለች ፡፡ ያ እንዴት አሪፍ ነው? ደህና ፣ ያ የተመካ ነው ፡፡ ለእኛ የተሻለ አህያ ላየነው ይህ ትልቅ ነገር አናገኝም ፡፡ ግን አያችሁ ፣ የእሷ በጣም ብዙ ስዕሎች አሉ ለዚህ ነው ለዚህ ተወዳጅ የሆነችው ፡፡ ቆንጆ የጄን ሴልተር የራስ ፎቶዎች ከ ​​‹Instagram› ተጠብቀዋል ሆኖም ፣ ታዋቂው የአካል ብቃት እንቅስቃሴ ሞዴል ትናንሽ ቡቢዎች አሉት እና እውነቱን ለመናገር ለእርሷ ከባድ መሆን አልችልም ፡፡ በመስመር ላይ ፎቶዎ photosን ሲመለከቱ በይነመረቡ በአህያ ፎቶግራፎ filled ስለሞላ በአህያዋ ላይ ምን ያህል እንደተጨነቀች ያስተውላሉ ፡፡ ቆንጆ የጄን ሴልተር ቢኪኒ የባህር ዳርቻ ሥዕሎች ተጋለጡ እኛ ደግሞ የተላጨች እምቧ ሥዕሎች አሉን እና አዎ በመኝታ ክፍሏ መስኮት ላይ ባዶ ቡጢዎtsን ስትሰራ ትንሽ ክሊፕ ፡፡ አንዳንድ የስብ ጠማማዎች ከመንገዱ ዳር እየተንከባለሉ ይገምቱ ፡፡ የተለያዩ የጄን ሴልተር የአካል ብቃት እንቅስቃሴ እና የአካል ብቃት እንቅስቃሴ ፎቶግራፎች ጄን ሴልተር በአህያዋ በጣም ትጨነቃለች ፡፡ ምናልባት ወንዶች እዚያ ወጥተውበት ሊሆን ይችላል ፡፡ ዝም ብለህ ቆጥራኝ ምክንያቱም እያንዳንዱ ልጃገረድ አህያዋን እየገፋች እና በ ‹Instagram› ላይ እያስወጣች ስለታመመኝ እና ሰለቸኝ ፡፡ ሁሉም ያለ ምንም ምክኒያት የቁንጥጫ ተከላዎችን የሚያገኙ ይመስላቸዋል እንደ መጥፎ ነገር አስቀያሚ ነው። እዚያ ያሉ ሴቶች ወደ እርሶዎ ራስዎ ያመጣሉ ተፈጥሯዊ የተሻለ እና ወሲባዊ ነው! ዝርዝር ሁኔታ
https://zetewahedo.com/wp-content/uploads/2021/08/እመቤታችን-ጥንተ-አብሶ-አላት-ለሚሉ-የተሰጠ-መልስ-በመጋቤ-ሐዲስ-ሮዳስ-ታደሰ.mp3 ትውልድ ሁሉ ብፅእት ይሉኛል – በመጋቤ ሐዲስ ሮዳስ ታደሰ https://zetewahedo.com/wp-content/uploads/2021/08/ትውልድ-ሁሉ-ብፅእት-ይሉኛል-በመጋቤ-ሐዲስ-ሮዳስ-ታደሰ.mp3 ወላዲተ አምላክ በነገረ ድኅነት እዚህ በመጫን ያንብቡ ስለ እመቤታችን ቅዱሳን መጻሕፍት ምን ይላሉ? እዚህ በመጫን ያንብቡ ነገረ ማርያም እዚህ በመጫን ያንብቡ ነገረ ማርያም – በመጋቤ ሐዲስ ሮዳስ ታደሰ https://zetewahedo.com/wp-content/uploads/2021/08/ነገረ-ማርያም-በመጋቤ-ሐዲስ-ሮዳስ-ታደሰ.mp3 የምድር ባለጸጎች አሕዛብ ሁሉ በፊትሽ ይማለላሉ – በመጋቤ ሐዲስ ሮዳስ ታደሰ https://zetewahedo.com/wp-content/uploads/2021/08/የምድር-ባለጸጎች-አሕዛብ-ሁሉ-በፊትሽ-ይማለላሉ-በመጋቤ-ሐዲስ-ሮዳስ-ታደሰ-.mp3 አንቺም ከሴቶች ተለይተሽ የተባረክሽ ነሽ – በመጋቤ ሐዲስ ሮዳስ ታደሰ https://zetewahedo.com/wp-content/uploads/2021/08/አንቺም-ከሴቶች-ተለይተሽ-የተባረክሽ-ነሽ-በመጋቤ-ሐዲስ-ሮዳስ-ታደሰ-.mp3 “ማንም ሊክደው የማይችለው የቅድስት ድንግል ማርያም ንጽሕና” በመጋቤ ሐዲስ ሮዳስ ታደሰ ስለ ቅድስት ድንግል ማርያም ንጽሕና ነቢዩ ኢሳይያስ በትንቢቱ በምዕ 1፥9 ላይ “እግዚአብሔር ጸባኦት እመ ኢያትረፈ ለነ ዘርዐ ከመ ሰዶም እምኮነ ወከመ ገሞራ እመሰልነ” (አሸናፊ እግዚአብሔር ዘርን ባያስቀርልን ኖሮ እንደ ሰዶም በኾንን እንደ ገሞራም በመሰልን ነበር) በማለት እመቤታችን በአምላካዊ ጥበብ ከእናቷ ማሕፀን ዠምራ በአዳም በደል ከመጣው ከመርገመ ሥጋና ከመርገመ ነፍስ ተጠብቃ ያለች ንጽሕት ዘር የመኾኗንና በተጨማሪም ልዩ ስለኾነው አማላጅነቷ በመንፈሰ እግዚአብሔር በመቃኘት ትንቢት ተናግሮላታል፡፡ ይኸውም የሰራዊት ጌታ እግዚአብሔር ንጽሕት ዘር የተባለችው ቅድስት ድንግል ማርያምን ከመርገመ ሥጋ ከመርገመ ነፍስ ጠብቆ ከሴቶች ኹሉ መርጦ፤ ለርሱ እናት እንድትኾን ለእኛ ደግም አማላጅ እንድትኾነን የሰጠን ስለመኾኑ “ዘርን ባያስቀርልን ኖሮ” በማለት ነቢዩ ገልጾታል፡፡ ኢሳይያስ መርገም የሌለባት ስለመኾኑ የተናገረውን ትንቢታዊ ኀይለ ቃልን፤ ከእግዚአብሔር ተልኮ የመጣው ከሰባቱ ሊቃነ መላእክት ወገን የኾነው ቅዱስ ገብርኤል ለቅድስት ድንግል ማርያም ተገልጾ ለመዠመሪያ ጊዜ የተናገራት “ተፈሥሒ ፍሥሕት ኦ ምልእተ ጸጋ እግዚአብሔር ምስሌኪ” (ጸጋን የተመላሽ ደስተኛዪቱ ሆይ ደስ ይበልሽ፤ ጌታ ካንቺ ጋር ነውና) የሚል አስደናቂ ምስክርነት ሲኾን ይኽም የተናገራት ቃል የእመቤታችንን ፍጹም ንጽሕናና ጥንተ አብሶ ካመጣው ከምልአተ ኀጢአት ፍዳ ከመርገመ ሥጋ ከመርገመ ነፍስ ፍጹም የተለየች መኾኗን ያመላከተና ለአምላክ ማደሪያነት በፍጹም ንጽሕናና ቅድስና የጸናች ምልእተ ጸጋ መኾኗን በትክክል ያረጋገጠ ነው፡፡ ክብር ይግባውና በንጹሓን ኪሩቤልና ሱራፌል ላይ ዐድሮ የሚኖር ንጹሐ ባሕርይ አምላክ በንጹሕ ስፍራ እንደሚያድር ኀጢአትን እንደሚጸየፍ በመጽሐፍ ቅዱስ በብዙ ቦታዎች ተጽፎ እናነብባለን፤ ሐዋርያው ዮሐንስም ኀጢአት ያለበት ኹሉ እንኳን ርሱን ለመውለድ ቀርቶ ጨርሶ ማየትና ማወቅ እንደማይችሉ “በርሱም ኀጢአት የለም በርሱ የሚኖር ኹሉ ኀጢአትን አያደርግም፤ ኀጢአትን የሚያደርግ ኹሉ አላየውም አላወቀውምም” በማለት እንዳስቀመጠው፤ ሰማይ ምድር የማይወስኑትን አምላክ በማሕፀኗ የተሸከመች፤ ኪሩቤል ሱራፌል ዙፋኑን በመፍራትና በመንቀጥቀጥ የሚሸከሙትን ሰማያዊ መለኮትን በዠርባዋ ያዘለች፣ በክንዷ ያቀፈች፣ ሰማይ ምድር ከፊቱ የሚሸሹትን የባሕርይ አምላክን በከንፈሮቿ የሳመችው፤ ፍጥረታትን ኹሉ በዝናብ አብቅሎ በፀሓይ አብስሎ የሚመግበውን፤ ለቅዱሳን መላእክት ርሱ የገለጸላቸው ምስጋና ምግብ ኾኗቸው እንዲኖሩ ያደረገውን ከባሕርይ አባቱ ከአብ ከባሕርይ ሕይወቱ ከመንፈስ ቅዱስ ጋር የተካከለውን እግዚአብሔር ወልድን የድንግልና ጡቶቿንም ለማጥባት ከደቂቀ አዳም በብቸኝነት የተመረጠች ምልእተ ጸጋ የኾነች እመ ምሕረት፣ እመ ሕይወት፣ እመ መድኀኒት፣ እመ ጸባኦት፣ እመ ቃል ርሷ ፈጽሞ ጥንተ አብሶ (ጥንተ በደል) ያስከተለው የምልአተ ኀጢአት ፍዳ የለባትም፤ እንኳን የአምላክ እናት ይቅርና ለወዳጆቹ ማደሪያነት የሚያወርሳት መንግሥተ ሰማያት እንኳ ጸያፍና ርኲሰት የሌለባትና የማይቀላቀልባት እንደኾነ ዮሐንስ በራእዩ ላይ “ለበጉም በኾነው በሕይወት መጽሐፍ ከተጻፉት በቀር ጸያፍ ነገር ኹሉ ርኵሰትና ውሸትም የሚያደርግ ወደ ርሷ ከቶ አይገባም” በማለት አስተምሯልና (፩ዮሐ ፫፥፭-፮፤ ራእ ፳፩፥፳፯)፡፡ ይኽ ቅድስት ድንግል ማርያም እውነትን ከሚያውጀው ከቅዱስ ገብርኤል ለመዠመሪያ ጊዜ የሰማችው “ጸጋን የተመላሽ” የሚለው ቃል ቅድስት ድንግል ማርያም በጥንተ አብሶ ምክንያት ወደ ሰው ልጆች ከመጣው ከምልአተ ኀጢአት መርገም በእግዚአብሔር ጸጋ ከእናቷ ማሕፀን ዠምራ የተጠበቀች ጥንተ በደል ፈጽሞ ያልደረሰባት እንደነበረች የሚያስረዳ ሲኾን ይኸውም አስቀድመው የሰው ዘር መገኛዎች የነበሩት አዳምና ሔዋን የእግዚአብሔርን ትእዛዝ አፍርሰው የእባብን ምክር ሰምተው ዕፀ በለስን በመብላታቸው ምክንያት ጸጋቸው እንደተገፈፈ በዘፍ ፫፥፯ ላይ ስናነብብ “እነርሱም ዕራቁታቸውን እንደ ኾኑ ዐወቁ የበለስንም ቅጠሎች ሰፍተው ለእነርሱ ለራሳቸው ግልድም አደረጉ” ይላል ከዚያም እግዚአብሔር “አዳም ወዴት ነኽ?” ባለው ጊዜ አዳም ለአምላኩ “በገነት ድምፅኽን ሰማኊ ዕራቁቴንም ስለ ኾንኊ ፈራኊ ተሸሸግኹም” በማለት ጸጋው ተገፍፎ ዕርቃኑን እንደ ቀረ ተናግሯል (ዘፍ ፫፥፲)፤ በዚኽም የአዳምና የሔዋን ስሕተት ምክንያት የሰው ልጆች ከጸጋቸው ተራቁተው “ኹላችን እንደ ርኲስ ሰው ኾነናል፤ ጽድቃችንም ኹሉ እንደ መርገም ጨርቅ ነው፤ ኹላችንም እንደ ቅጠል ረግፈናል፤ በደላችንም እንደ ነፋስ ወስዶናል” (ኢሳ ፷፬፥፮) በሚሉበት ምልአተ ኀጢአት የሰውን ልጆች በመላ እንደ ደመና በከበበበት ዘመን ቅድስት ድንግል ማርያም ግን ምንም ዐይነት የጸጋ ጒድለት የሌለባት አስቀድሞውኑ ከእናቷ ማሕፀን ዠምሮ በመንፈስ ቅዱስ የተጠበቀች በመኾኗ መልአኩ ቅዱስ ገብርኤል “ጸጋን የተመላሽ ሆይ” አላት እንጂ “ወደ ፊት ይመላብሻል” አላላትም፤ በዚኽም እውነተኛ ምስክርነቱ እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ጥንተ አብሶ ባመጣው የጸጋ መራቈት ውስጥ ነበረች የሚሉ የክሕደት ትምህርቶችን ሙሉ በሙሉ አጥፍቷቸዋል (ሉቃ ፩፥፳፰)፡፡ ዳግመኛም ቀዳማዊዉ አዳም መርገም ካልደረሰባት ከኅትምት ምድር እንደተገኘ ኹሉ ክብር ይግባውና ዳግማይ አዳም የተባለ ኢየሱስ ክርስቶስም ጥንተ መርገም ካልደረሰባት ከድንግል በኅቱም ድንግልና ተወልዷል፡፡ በተጨማሪም ቀዳማዊቷ ሔዋን ከአዳም ጐን ስትገኝ ምንም ጥንተ መርገም እንዳላገኛት፤ ዳግሚት ሔዋን የተባለች ቅድስት ድንግል ማርያምም ስትፀነስ ኾነ ስትወለድ በመንፈስ ቅዱስ ጸጋ ምልእተ ጸጋ ነበረችና ጥንተ መርገም አላገኛትም፡፡ ሰው ኹሉ በበደል ጒድጓድ በወደቀበት ጊዜ ቅድስት ድንግል ማርያም ብቻ በመንፈስ ቅዱስ ጸጋ ከእናቷ ማሕፀን ዠምራ ከጥንተ መርገም የተጠበቀች ናትና በመጽሐፍ ቅዱስ ላይ “ጸጋን የተመላኽ” የተባለ ወይም “ጸጋን የተመላሽ” የተባለች ከቅድስት ድንግል ማርያም በቀር ማንም የለም፡፡ “ስለ ንጽሕናዋ በስፋት የተነተኑትን የሊቃውንት ምስክርነት” በርካታ የቤተ ክርስቲያን ቅዱሳን አባቶች ይኽነን የመጽሐፍ ቅዱስ ትምህርት አብነት በማድረግ ሰፋ አድርገው ስለ ንጽሕናዋ ስለ ቅድስናዋ ጽፈዋል፡- ይኽን ጽሑፋቸውን ሙሉ በሙሉ “ነገረ ማርያም በሐዲስ ኪዳን” በሚለው ባሳተምኩት መጽሐፍ ላይ ስለጻፍኩት መጽሐፉ ላይ ማንበብ ስትችሉ፤ ለፌስ ቡክ አንባቢዎች ግን በጥቂቱ ከመጽሐፉ ላይ ምስክርነታቸውን አስቀምጬዋለኊ፡፡ ► (…ንጹሕና ያልተነካች ድንግል…የተከበርሽ የተደነቅሽ ድንግል ሆይ በእውነት አንቺ ከማንኛውም ሌላ ታላቅነት የበለጥሽ ነሽ፤ የቃለ እግዚአብሔር ማደሪያ ከኾንሺው ካንቺ ጋር ማን በእኩልነት ይወዳደራል?፤ ድንግል ሆይ ከፍጥረታት ኹሉ አንቺን ከማን ጋር ላነጻጽርሽ?፤ በቃል ኪዳን ከኹሉም በላይ የኾንሽ ሆይ በወርቅ ፈንታ ንጽሕናን የተጐናጸፍሽ አንቺ እውነተኛውን መና የያዘችውን የወርቅ መሶብ ነሽ ይኸውም መለኮት የተዋሐደው ሥጋ ነው) ቅዱስ አትናቴዎስ (፪፻፺፭–፫፻፸፭ (295-375) ዓ.ም) ► “ሰላምታ የተገባሽ ምልእተ ጸጋ ሆይ ጌታ ከአንቺ ጋር ነው፤ አንቺ የተባረክሽ ነሽ (ሉቃ ፩፥፳፰)፤ ከሴቶች ኹሉ በእጅጉ የተዋብሽና በጣሙኑ የተቀደስሽ ነሽ፤ እግዚአብሔር ከአንቺ ጋር ነው፤ ከኹሉም በላይ ቅድስት የኾንሽ ሆይ የተከበርሽና ጥሩ ነሽ፤ ጌታ ከአንቺ ጋር የኾነ ውዳሴ የተገባሽ ሆይ ተወዳዳሪ የለሽም፣ ከሞገስ በላይ የኾንሽ ሆይ ኹሉ የተትረፈረፈልሽ እግዚአብሔር ያከበረሽ ምስጋና ኹሉ ይገባሻል (ሉቃ ፩፥፵፱)… የእግዚአብሔር ማደሪያው፤ መለኮት የጠበቀሽ የተከባከበሽ ሀብት ነሽ፤ በአንቺም ውስጥ በኀጢአት ውስጥ መፅነስን ወይም በኀጢአት ውስጥ መውለድን በጭራሽ አላውጅም፤ በዚኽ ፈንታ የሔዋንን ሐዘን እንዲበቃ ያደረገው ደስታን አምጥቼያለኊ እንጂ፤ በአንቺ የመከራ ፅንስን ወይም ሕማመ ወሊድን አላውጅም… ንጽሕት፣ ድንግል፣ ነውር የሌለባት፣ ያለነቀፋ የኾነች፣ ምንም ያልነካት፣ ሕጸጽ የማይገኝባት በሥጋም በነፍስም ቅድስት፣ በእሾኽ መኻከል እንደበቀለች አበባ ናት (መሓ ፪፥፩)፤ የሔዋንን ክፋት የማታውቅ፣ የሴትነት ጠባይ ያልታየባት፣ ከመፅነሷ በፊት ለፈጣሪ የተለየች፣ የቤተ መቅደስ እንግዳ፣ የሕግ ደቀ መዝሙር የኾነች፣ በመንፈስ ቅዱስ የተቀባች፣ የመለኮትን ጸጋ እንደ ልብስ የለበሰች” ቅዱስ ቴዎዶጦስ (†፫፻፫ (303) ዓ.ም ► “የማርያም ሰውነት የምድር ላይ መቅደስ ነው፤ በርሱም በኀጢአት በሞት በምድር ርግማን ፈንታ የበረከት ዘር የተዘራበት የእግዚአብሔር መልእክተኛ በሰላምታው ይኽነን ዘር ሲዘራ የኤልሳቤጥም ሰላምታ ይኽነን አረጋገጠ…አንተ እና እናትኽ ብቻ በማንኛውም ረገድ ንጹሕ ናችኊ፤ ጌታ ሆይ በአንተ ውስጥ ምንም ነቅዕ የለም፤ በእናትኽም ውስጥ ምንም ምልክት የለም” (ቅዱስ ኤፍሬም ፫፻፮-፫፻፸፫ (306-373 ዓ.ም) ► “ማርያም ቅድስት ድንግል በእግዚአብሔርና በሰዎች ፊት በእውነትም ክብርት ናት፤ ሰማይና ምድር ሊሸከሙት የማይቻላቸው ርሱን የተሸከመች የርሷን ታላቅነቷን ስለምን አናውጅም… ጌታን የሚያከብር ኹሉ የጌታ የተቀደሰ ማደሪያውን ያከብራል፤ ማደሪያውን የማያከብር (የሚያቃልል) ጌታውን ያቃልላል (አያከብርም)፤ ርሷ ድንግል የተቀደሰ ማደሪያው ነች” (ቅዱስ ኤጲፋንዮስ ፫፻፲-፬፻፫ (310-403 ዓ.ም) ► “መዠመሪያውኑ (ጥንቱኑ) በመንፈስ በሥጋዋና በነፍሷ ንጽሕት ከተደረገችው ድንግል ተፀንሶ ነበር፤ ይኽነን ሕፃን በማሕፀኗ በመሸከሟም የተነሣ ክብርን የተቀበለች ናት፤ ስለዚኽ ድንግልና በጣም የበለጠ ክብርን መጐናጸፏ በጣም አስፈላጊ ነው” (ቅዱስ ጎርጎሬዎስ ዘእንዚናዙ) ► “በእውነት ርሷ ብቻ ማንም ሊያገኘው ያልቻለውን ጸጋ በብቸኝነት አግኝታለችና “ምልእተ ጸጋ” (ጸጋን የተመላች) ትባላለች፤ ያውም በጸጋው ባለቤት የተመላ…ማርያም ድንግል ያልረከሰች ብቻ ሳትኾን ክብሯ ከቶ የማይጣስና ከማንኛውም የኀጢአት ቅንጣት የነጻች ናት…ከእግዚአብሔር እናትነት የበለጠ ምን ታላቅ ነገር አለ? በክቡሩ በራሱ ከመረጣት በላይ ምን ታላቅነት ይኖራል? ከማንኛውም ሰው አካል ጋር ሳትደርስ ከፀነሰችው ከርሷ በላይ ምን ንጹሕነት አለን?” (ቅዱስ አምብሮስ ፫፻፴-፫፻፺፯ (330-397 ዓ.ም) ► “ከዕሴይ ግንድ በትር ትወጣለች ከሥሩም አበባ ያፈራል (ኢሳ ፲፩፥፩)፤ በትሯም የጌታ እናት፣ ንጽሕት፣ ፈጽሞ ያልረከሰች፣ ያለምንም ጾታዊ ግንኙነት በብቸኝነት ልክ እንደ እግዚአብሔር አብ ፍሬን ያፈራች (ርሱ ያለእናት እንደወለደው ርሷም ያለአባት የወለደችው)…ከተባረከችው ማርያም ፊት፤ እጅግ ከፍተኛ የኾነ ንጽሕናዋ የጌታችን እናት እንድትኾን አደረጋት…ንጽሕናዋ በጣም ታላቅ የነበረ በመኾኑ የጌታችን እናት ለመኾን ታጨች፤ ሌሎች በርግጥ የጌታችን እናት ከኾነችው ከቅድስት ድንግል ማርያም በቅድስናቸው እጅጉን ምን ያኽል ያንሱ ይኾን” (ቅዱስ ጀሮም ፫፻፵፯-፬፻፳ (347-420 ዓ.ም) ► “ሰላምታ የተገባሽ ማርያም፣ የአምላክ እናት፣ ድንግልም እናትም፣ ብርሃንን የተሸከምሽ፣ ያልተመዘበረች ንዋይ (ልሕኲት)… ሰላምታ የተገባሽ ማርያም ከመላው ዓለም ኹሉ እጅግ በጣም ውድ ፍጥረት አንቺ ነሽ፤ ሰላምታ የተገባሽ ማርያም ንጽሕት ርግብ፣ ማለቂያ የሌላት የማትጠፋ ፋና ከአንቺም የፍርድ ፀሓይ ተወለደ (ሚልክ ፬፥፪)፤… በፍጹም መንፈሳዊ ቅናት በአምላክ እናት ድንግልም እናትም በኾነች በማርያም ተጋብዘው የተሰበሰቡ የቅዱሳንን ጉባኤ እነሆ አያለኊ… እኛም ሰላም እንልሻለን የእግዚአብሔር እናቱ የኾንሽ ማርያም ሆይ የመላው ዓለም የተከበርሽ ቅርስ፣ የማትጠፊ ፋና፣ የድንግልና ዘውድ፣ የኦርቶዶክስ (የቀናችው እምነት) ምርጉዝ በትር፣ የማትፈርሺ መቅደስ፣ ማንም ሊይዘው ሊሸከመው የማይችለውን ርሱን የያዝሽው ነሽ) (ቅዱስ ቄርሎስ ፫፻፸፮-፬፻፵፬ (376-444 ዓ.ም) ► “አኮ እምብዙኃን መናፍስት ዘይትቀድሓ ብዙኃት ሀብታተ እግዚአብሔር ወመክፈልተ ሠናያት አላ እምአሐዱ መንፈስ ውእቱኬ ጰራቅሊጦስ ዘዐቀባ ለድንግል እምከርሠ እማ ከመ ኢትጌጊ ለዓለም፤ አንጽሓ ከመ ኢትርሳሕ፤ ቀደሳ ከመ ኢትርኰስ፤ ወረሰያ ታቦተ ለወልድ ዋሕድ፤ አብ ሠምራ ወልድ ተሠገወ እምኔሃ ወመንፈስ ቅዱስ ከለላ” (ብዙዎች የሚኾኑ የእግዚአብሔር ሀብቶች በጎዎች ዕድሎችም የሚቀዱ ከብዙዎች መናፍስት አይደለም፤ ከአንድ ከመንፈስ ቅዱስ እንጂ፤ ያውም እስከ ዘላለሙ ድረስ እንዳትበድል ከእናቷ ማሕፀን ዠምሮ ድንግል ማርያምን የጠበቃት ጰራቅሊጦስ ነው እንዳትተዳደፍ አነጻት፤ እንዳትረክስም ቀደሳት፤ ለአንዱ የእግዚአብሔር ልጅ ማደሪያን አደረጋት፤ አብ ወደዳት፤ ወልድም ከርሷ ነፍስንና ሥጋን ነሣ፤ መንፈስ ቅዱስም ጋረዳት) (አባ ጊዮርጊስ ዘጋሥጫ ፲፫፻፶፮‐፲፬፻፲፯ (1336-1417) ዓ.ም) የመንፈስ ቅዱስ እንዚራ የተባለው ቅዱስ ያዕቆብ ዘሥሩግም ከመርገመ ሥጋ ከመርገመ ነፍስ የተለየች ምልእተ ጸጋ ስለመኾኗ በመጽሐፉ ላይ ሲተነትነው “This deed which took place in her gave me power…” (ይኽ በርሷ ውስጥ የተከናወነው ሥራ ብርታት ስለሰጠኝ፤ ስለማይሻር ውበቷ እነዚኽን ነገሮች ልናገር ችያለኊ፤ ርሷ የእግዚአብሔርን ልጅ እናት በመኾኗ ምክንያት፤ በዚኽ ምድር ፍጹም ንጽሕት የኾነች ብቸኛዋ ሴት ርሷ እንደኾነች አይቼ ጠንቅቄ አምኛለኊ፤ መልካሙን ከክፉው መለየት ካወቀችበት ጊዜ ዠምሮ፤ ርሷ በልብ ንጽሕና እና በሐሳብ እውነተኛነት ጸንታ ቆማለች፤ በሕጉ ውስጥ ካለው ጽድቅ ፊቷን አላዞረችም፤ ምድራዊዉንና ሥጋዊዉን ነገር መሻትም አላሰናከላትም፤ ከሕፃንነቷ ዠምሮ የቅድስና ባሕርያት በውስጧ ነበሩ፤ ከፍ ባለችም ጊዜ እነዚኽን አጥብቃ በጥንቃቄ አብዝታለች፤ አምላኳ ኹልጊዜ በፊቷ (ከዐይኖቿ ፊት) ነበር፤ በርሱ ይበራላት ዘንድ በርሱም ደስ ይላት ዘንድ ዐይኖቿን ከርሱ አላነሣችም፤ ርሱም ንጽሕናዋን እና የነፍሷን ንጽሕና ስላየ፤ አንዳች ክፋትም (ክፉ ነገርም) ስላልነበራት በርሷ ያድር ዘንድ ወደደ፤ እንደርሷ ያለች አንድም ሴት ታይታ ስለማይታወቅ፤ ከሥራዎች ኹሉ በላይ ታላቅና ድንቅ የኾነ ሥራ በርሷ ውስጥ ተሠራ፤ ከሴቶች ኹሉ መኻከል አንዲት ብላቴና ተፈለገች፤ ከኹሉም በላይ መልካም የኾነችውም ተመረጠች፤ ቅዱስ አብ ለልጁ እናት የምትኾን ሊያዘጋጅለት ፈለገ፤ ነገር ግን ርሱ ስለመረጣት ብቻ እናቱ እንድትኾን አልፈቀደም፤ በውስጧና በዙሪያዋ በተሰወረ ውበት የተመላች ብላቴና ልጅ፤ እንዲኹም በርሷ ውስጥ የተከሠቱትን ምስጢራት ልታይ ያስቻላት የልብ ንጽሕና የነበራት፤ አንዲት ብላቴና ወድዳና ፈቅዳ ውበት ሲኖራት፤ ያ ነው እውነተኛው ውበት ፍጽምትነቷ በፈቃዷ ሲኾን፤ የአንድ ከእግዚአብሔር የኾነ ነገር ውበት ምንም ያኽል እንኳ ታላቅ ቢኾን፤ ነጻ የኾነ የግል ፈቃድ በውስጡ ከሌለ ምስጉንነት የለውም፤ ፀሓይ ውብ ብትኾንም የሚመለከቷት ግን አያመስግኑዋትም፤ ምክንያቱም ብርሃኗን የምትሰጠው ወድዳና ፈቅዳ እንዳልኾነ ስለሚታወቅ ነው፤ በገዛ ፈቃዱና በውዴታ ውብ የኾነና ውበት ያለው ኹሉ፤ በእውነት ውብ እስከኾነ ድረስ ከዚኽ የተነሣ ብቻ ርሱ እውነትም ምስጉን ነው፤ እግዚአብሔርም የሚወድደው ውበት ከራስ ፈቃድ የኾነውን ነው፤ ርሱን ደስ የሚያሰኝ ሲኾን አንድን መልካም ፈቃድ ርሱ ያከብራል፤ እነሆ ታሪኳን እየተናገርን ያለነው ይኽቺ ድንግል፤ መልካም ፈቃድ ስለነበራት ደስ የምታሰኝና የተመረጠች ኾናለች፤ ሰው በኾነች ሴት ልጅ በኩል ርሱ ሰው ኾኖ መጣ፤ ደስ የምታሰኝ ስለነበረች ከርሷ ይመጣ ዘንድ ርሷን መረጣት፤ የርሱ ግርማ ከሰው ከሚወለዱት ኹሉ ግርማ ይልቅ ታላቅ ስለኾነ፤ እናቱ የኾነችው የማርያም ውበትም እጅግ የላቀ (የተወደሰ) ይኾናል፤ ደስ የምታሰኝና ለርሱ ምርጥ የኾነችው፤ ከትሕትናዋ፣ ከንጽሕናዋ፣ ከቀናነትዋ፣ እና መልካም ከኾነው ፈቃድዋ የተነሣ ነው፤ ከርሷ በላይ ደስ ያሰኘችው ሌላ ብትኾን ኖሮ ሌላኛዪቱን ይመርጣት ነበር፤ ርሱ ቅን ፈታሒ እና ትክክለኛ ስለኾነ አምላክ ግለሰቦችን (ለይቶ) አያከብርምና (፪ ዜና ፲፱፥፯፤ የሐዋ ፲፥፴፬)፤ አንድስ ስንኳ እንከን ወይም ጒድለት በነፍሷ ተገኝቶ ቢኾን ኖሮ፤ ሌላ እንከን የማይገኝባት እናት ለራሱ በፈለገ ነበር፤ ከውበት ኹሉ በላይ እጅግ የላቀው ይኽ ውበት፤ በመልካም ፈቃዷ ባገኘችው ብቻ ውስጥ የሚኖር ነው፤ ከዚኽ የተነሣ ኹሉም ክብርት (ግርምት) በኾነችው በርሷ መደነቁ ትክክለኛ ነው፤ አምላክ እንኳ እናቱ አድርጎ እንዲመርጣት ያደረገው እጅግ ደስ የምታሰኝ መኾንዋ ነበረና፤ ለተፈጥሮ በተሰጠው ውበት መጠን ልክ ርሷ ደስ የምታሰኝ ነበረች፤ ነገር ግን ለዚኽ ደረጃ የበቃችው በርሷ ፈቃድ ብቻ አልነበረም፤ ርሷ ለሰው የሚቻለውን ያኽል ጥረት አደረገች፤ አምላክ ከርሷ መውጣቱ (መወለዱ) ግን የርሷ ሥራ አልነበረም፤ ርሷ በቅንነቷ ወደ አምላክ በተጠጋች መጠን፤ ከነፍሷ መሻት የተነሣ ርሱም በቸርነቱ ወደርሷ ተጠጋ፤ ነገር ግን አምላክ ሥጋ ለብሶ ከርሷ መወለዱ ያ የርሱ ጸጋ (ቸርነት) ነው፤ እንዲኽ ለበዛው ምሕረቱ ምስጋና ይድረሰው! የእመቤታችን ማርያም ውበት ከስፍር (ከመጠን) ያለፈ (በላይ) ነው፤ (ምክንያቱም) ከርሷ የምትበልጥ ሌላ በዓለም ኹሉ አልተገኘችምና፤ ከዚኽ በኋላ ለርሱ የሚገባውን ለአምላክ እንስጥ፤ ጸጋውን ያለልክ በፍጥረታት ላይ አዝንቧልና፤ ዘመናት ኹሉ ለርሱ የማይበቁትን ብሉየ መዋዕል ወልድን ያመጣውን ርሱን ዕንወቀው፤ ከእናቶች ኹሉ መኻል አቻ ያልተገኛላትን እመቤታችን ማርያምን ያበጃትንም እንረዳው) ሲል የንጽሕናዋን ታላቅነትና በአምላክ የመመረጧን ነገር በስፋት ገልጾታል፡፡ በእጅጉ የሚገርመው ያለምንም የነገረ መለኮት ዕውቀት ዛሬ በጭፍኑ አንዳንድ ፕሮቴስታንቶች የካዱትን ይኽነን እውነታ የፕሮቴስታንት እምነትን የመሠረተው በጣም ብዙ የስሕተት ትምህርትም በምድራችን ላይ የዘራው ከ፲፬፻፹፫-፲፭፻፵፮ (1483-1546) ዓ.ም የነበረው ማርቲን ሉተር እንኳ ደፍሮ አላስተማረውም፤ ይልቁኑ ቅድስት ድንግል ማርያም አስቀድሞዉኑ ከጥንተ አብሶ ነጻ ስለመኾኗ በስብከቱና በመጽሐፉ ሲገልጽ፡- “It is a sweet and pious belief that the infusion of Mary’s soul was effected without original sin…” (የማርያም ነፍስ ከሥጋዋ በተወሐደች ጊዜ ከኀጢአት ፍጹም የነጻችና ጥንተ አብሶ የሌለባት፤ በእግዚአብሔር ጸጋ ያጌጠች ንጽሕት ነፍስ ኾና ነበር ከእግዚአብሔር ጋር የተዋሐደች ንጽሕት ነፍስን ተቀብላ (ገንዘብ አድርጋ) ነበር፤ በዚኽም ድንግል ለመኖር ከዠመረችበት ጊዜ (ከፅንሰቷ) ዠምሮ ከኀጢአት ኹሉ የነጻች ኾነች፤ ይኽነን ማመንም ጣፋጭ ነው… ማርያም የእውነት እናቱ ናት፤ ርሱም የእውነት ልጇ ነው፤ ስለዚኽ የርሷ ሰውነት ለባሕርዩ የሚስማማውን የእናትነት ድርሻ ተወጥቷል፤ ነገር ግን የፀነሰችውም ያለ ኀጢአት ስለኾነ ስትወልደውም ያለ ኀፍረት ያለ ምጥ ያለ ሕማመ ወሊድ ያለ ተፈትሖ ነው፤ እግዚአብሔር “በጭንቅ ትወልጃለሽ” ብሎ ለሔዋን የተናገረው መርገም ርሷን አልነካትም (ዘፍ ፫፥፲፮)) በማለት ገልጾ አስተምሮና ጽፎ ነበር (Sermon on the Day of the Conception of Mary, Mother of God, 1527)፡፡ በተጨማሪም ከ፲፱፻፳፩-፲፱፻፺፮ (1921-1996 ዓ.ም) ድረስ የነበረው የካልቪኒስት እምነትን በማስፋፋት በዓለም የሚታወቀው የካቶሊክ ቄስም የነበረው ማክስ ቱሪያን (Max Thurian) በመጽሐፉ ላይ ልክ እንደ ሉተር ኹሉ ርሱም ሊካድ ፈጽሞ የማይቻለውን የቅድስት ድንግልን ፍጹም ንጽሕና ሊክድ አልሞከረም፤ ይኽነንም ሲገልጸው “As far as [Mary] is concerned, according to the Gospel,…” (ማርያምን በተመለከተ እንደ ወንጌሉ አነጋገር ርሷ የጸጋ ሙላቱ ማሳያ ናት እንዲኹም እናቱን አስቀድማ የታቀደች ዕድፍን የማታውቅ የቤተ ክርስቲያን ምሳሌም አድርጎ መርጧታል፤ ይኽ ሐሳብ ስለማርያም ልንል የምንችለውን ኹሉ የሚገልጥልን ሐሳብ ነው ይኽም ማለት በአንድ በኩል ማርያም ኀጢአት እንዳለባት ለመናገር የሚዳዳቸውን በሌላም በኩል ርሷ ከሰው ባሕርይ ፍጹም የተለየች እንደኾነች የሚናገሩትን ጭምር አፍ የሚያስዘጋ ነው፤ ጸጋን የተመላች፣ የጽዮን ሴት ልጅ፣ ሥጋን የተዋሐደ የአምላክ እናት፣ የእናት ቤተ ክርስቲያን ምሳሌ የኾነች ድንግል ማርያም ቅድስት ናት) ብሎ አስተምሯል (Mary, Mother of All Christians, page 204 [endnote], and page v 24, 25, from the chapter “Full of Grace”)፡፡ ኡልሪች እዝቪንጊሊም ንጽሕት መኾኗን በጻፈው መጽሐፍ ላይ ሲገልጽ “He who was about to remove our sins but not to make all men holy” (ኹሉን ሰው ቅዱስ ለማድረግ ሳይኾን ኀጢአታችንን ሊያስወግድልን ያለው ርሱ ራሱ ቅዱስ መኾን አለበት፤ ስለዚኽ እግዚአብሔር እናቱን ቀደሳት ምክንያቱም ቅዱስ ልጅ እንደርሱ ቅድስት የኾነች እናት ሊኖረው ይገባልና ነው፤ ኹሌም ድንግል የኾነች የድኅነታችን እናት ማርያምን በተመለከተ ክብር የሚያሳጣ፣ የሚያጐድፍ ወይም ክፋት የመላው ዐሳብ ዐስቤም ኾነ በይፋ ተናግሬ አላውቅም፤ አኹንም አላስብም፤ ይኽ ተጠራጣሪዎችና ጥልቀት ለሌላቸው ክርስቲያኖች የአምላክን እናት በተመለከተ ያለኝን ጥርት ያለ አቋም ለማሳየት በቂ እንደኾነ ተስፋ አደርጋለኊ፤ በቅዱስ ወንጌል ቃል መሠረት በሙሉ ልቤ ይኽቺ ንጽሕት ድንግል የአምላክን ልጅ እንደወለደችልንና በልደትም ኾነ ከዚያ በኋላ ለዘላለሙ ንጽሕት እና ያልረከሰች ኾና የቆየች መኾኗን አምናለኊ) በማለት ስለ ንጽሕናዋና ስለ ዘላለማዊ ድንግልናዋ በስፋት ገልጾ ነበር፡፡ በ16ኛው መቶ ክፍለ ዘመን የነበሩት ሪፎርመሮች (ፕሮቴስታንቶች) ራሳቸው የቅድስት ድንግል ማርያምን ከጥንተ አብሶ ንጽሕት መኾን ገልጸው እንደነበር መጥቀስ ካስፈለገ ከ (1504-1575) ዓ.ም የዝዊንግሊ ተከታይ የነበረው ሄንሪች ቡሊንገርም ስለዚኽ ነገር ሲገልጽ “What pre-eminence in the eyes of God the Virgin Mary…” (ከሌሎች ቅዱሳን ጋር ለማነጻጸር የምትከብድና በእጅጉ ከእነርሱ በላይ ትኾን ዘንድ የተገባት የድንግል ማርያም ንጽሕናዋ፣ እምነቷ፣ ቅድስናዋ፣ ከጒድፍ የነጻች መኾኗና መልካም ጠባይዋ ምንኛ በእግዚአብሔር ፊት ታላቅ ነው … ከልደቷ ዠምሮ ንጽሕት የነበረችው የንጽሕና ቡራኬን የተቀበለች … የአምላክ እናት የመንፈስ ቅዱስ መቅደስ፣ አካሏ ንጹሕና ኀጢአት አልባ የኾነው የድንግል ማርያም የተቀደሰ ሰውነቷ በመላእክት ወደ ሰማይ እንዳረገ እናምናለን) በማለት ገልጾ ነበር (Heinrich Bullinger, cited in Thurian, page 89, 197, 198)፡፡ በፈረንሳይ ሀገርም እምነቱን ካስፋፉት ሰዎች መኻከል በጣም የሚታወቀው ከ1595-1669 ዓ.ም የነበረው ቻርልስ ድሬሊንኮርትም “We do not simply believe that God…” (እግዚአብሔር ድንግል ማርያምን ከአባቶችና ከነቢያት በላይ እንደመረጣትና እንደባረካት ብቻ ሳይኾን ከሱራፌልም በላይ ከፍ ከፍ እንዳደረጋት እናምናለን፤ መላእክት የእግዚአብሔር ልጅ አገልጋዮችና የእጁ ሥራ ውጤት ፍጥረቶቹ ናቸው፤ ድንግል ማርያም ግን አገልጋዩ ብቻ ሳትኾን የዚኽ ሕያው አምላክ እናት ናት) (Charles Drelincourt (1595-1669), cited in Thurian, page 89) በማለት ጽፎ ነበር፡፡ ዛሬ ደግሞ በሚገርም መልኩ የእምነቱ ተከታዮች በተቃራኒው እንዲኽ ብለው መናገራቸው ምናልባት በ16ኛው መቶ ክፍለ ዘመን እምነቱን የመሠረቱላቸው ሰዎች ያስተማሩትን ትምህርት እንኳ አላነበቡም? ወይም ጭራሹኑ አያውቁ ይኾንን? ወይስ ሐዋርያው “የማያውቁትን ኹሉ ይሳደባሉ” ብሎ እንደተናገረው የአምላክን ማደሪያ ሊሰድብ አፉን የከፈተውን የዘንዶውን ትምህርት ለማስፋፋት ይኾንን? (ራእ 13፡4-6) መልሱ ምንም ይኹን ምን ንስሓ ገብተው የቀናውን እምነት ተከትለው እንዲጓዙ የመጽሐፉ አዘጋጂ ምክር ነው፡፡ ምንጭ፡- ነገረ ማርያም በሐዲስ ኪዳን የሚለው መጽሐፌ ሙሉውን ከመጽሐፌ አንብቡ መጋቤ ሐዲስ ሮዳስ ታደሰ የቅድስት ሥላሴ መንፈሳዊ ኮሌጅ የሐዲስ ኪዳን መምህር በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን። «መሠረቶቿ የተቀደሱ ተራሮች ናቸው» /መዝ. ፹፮፥፩/ ልበ አምላክ የተባለ ነቢየ እግዚአብሔር ዳዊት «መሠረቶቿ የተቀደሱ ተራሮች ናቸው» ያላትም እርሷን ነው። /መዝ. ፹፮፥፩/። የተቀደሱ ተራሮች የተባሉ የእመቤታችን ወላጆችና ቅድመ አያቶች ሲሆኑ እኒህም እነ ኖኅ እና አብርሃም ናቸው። እነዚህ ሁሉ ቅዱሳን ናቸውና። ኢያቄምና ሐናም ከተቀደሱት ተራሮች መካከል ሲሆኑ የእመቤታችን አባትና እናትም ናቸው። ሁለቱም በተቀደሰ ጋብቻ ጸንተው ቢኖሩም መካን በመሆናቸው ያዝኑ ነበር። ይሁንና በስተእርጅና እግዚአብሔር ልጅ እንዲሰጣቸው ብፅዓት ገቡ። ብፅዓቱም «ወንድ ብንወልድ ወጥቶ ወርዶ አርሶ ቆፍሮ ነግዶ አትርፎ ይርዳን አንልም፤ ለቤተ እግዚአብሔር ጠባቂ አገልጋይ ይሁን እንጂ፣ ሴትም ብንወልድ እንጨት ሰብራ እንጀራ ጋግራ ውሃ ቀድታ ወፍጮ ፈጭታ ትርዳን አንልም፤ ለቤተ እግዚአብሔር ውሃ ቀድታ መሶበ ወርቅ ሰፍታ ትኑር እንጂ» የሚል ነው። እግዚአብሔርም የነገሩትን የማይረሳ የለመኑትንም የማይነሳ ቸር አምላክ ነውና ብፅዓታቸውን ፈጸመላቸው። በተቀደስ ጋብቻ ንጽሕት ቅድስት ልጅ አገኙ። ይህንንም የልደቷን ቀን ቅድስት ቤተ ክርስቲያናችን በደስታ ታከብረዋለች። ስለእመቤታችን ቅዱሳን መጻሕፍት ምን ይላሉ? ወላዲተ አምላክ ናት «በእውነት ወደ ቤቴ ድንኳን አልገባም፤ ወደ ምንጣፌ አልጋ አልወጣም፤ ለጉንጮቼም ዕረፍትን አልሰጥም፣ ለእግዚአብሔር ሥፍራ፣ ለያዕቆብ አምላክ ማደሪያ እስከአገኝ ድረስ» /መዝ. ፻፴፩፥፫- ፭/። ዳዊት ይህን ሲናገር ሰማይ ዙፋኔ ነው ምድርም የእግሬ መረገጫ ናት የሚለውን ረስቶ አይደለም። ልበ አምላክ ነውና። /ኢሳ. ፷፥፩/። ነገር ግን የያዕቆብ አምላክ ማደሪያ የእግዚአብሔር ሥፍራ የተባለች እመቤታችን ናት። ወልደ እግዚአብሔር ማኅፀኗን ዓለም አድርጎ ዘጠኝ ወር ከአምስት ቀን አድሯልና። ስለዚህም ነው ነቢዩ ኢሳይያስ የእግዚአብሔር ከተማ የእስራኤል ቅዱስ የሆንሽ ጽዮን ይሉሻል ያለው። /ኢሳ. ፷፥፲፬/። ይህች ለዘላለም ማረፊያዬ ናት፤ መርጫታለሁና በዚህች አድራለሁ። /መዝ. ፻፴፩፥፲፬/። «በውስጧም ሰው ተወለደ» /መዝ. ፹፮፥፭/። ማኅፀኗን ዓለም ያደረገው እግዚአብሔር ሰው ሆነ። «ሕፃን ተወልዶልናልና፥ ወንድ ልጅም ተሰጥቶናልና፤ አለቅነትም በጫንቃው ላይ ይሆናል፤ ስሙም ድንቅ መካር፥ ኃያል አምላክ፥ የዘላለም አባት፥ የሰላም አለቃ ተብሎ ይጠራል» / ኢሳ. ፱፥፮/። የተወለደው ሕፃን ኃያል አምላክ ስለሆነ እናቱም ወላዲተ አምላክ ትባላለች። «… ስለዚህም ከአንቺ የሚወለደው ቅዱስ የእግዚአብሔር ልጅ ይባላል» /ሉቃ. ፩፥፴፭/። «የጌታዬ እናት ወደ እኔ ትመጣ ዘንድ እንዴት ይሆንልኛል?» /ሉቃ. ፩፥፵፫/። ኪሩቤል መንበሩን ለመሸከም የሚርዱለትን /የሚፈሩትን/ እርሷ ፀንሳዋለች፣ አዝላዋለች፣ ጡቷንም አጥብታዋለችና ከኪሩቤልም የሚበልጥ የመወደድ ግርማ አለሽ አላት አባ ኤፍሬም። የዘላለም ድንግል ናት እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም በሀልዮም በገቢርም /በሀሳቧም በሥራዋም/ ድንግል ናት። «ወደ ምሥራቅም ወደሚመለከተው በስተውጭ ወደአለው ወደመቅደሱ በር አመጣኝ ተዘግቶም ነበር፤ እግዚአብሔርም ይህ በር ተዘግቶ ይኖራል እንጂ አይከፈትም፣ ሰውም አይገባበትም። የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር ገብቶበታልና ተዘግቶ ይኖራል» /ሕዝ. ፵፬፥፩-፪/። ምሥራቅ የተባለች እመቤታችን ናት። በርም የተባለ ድንግልናዋ ነው። በተዘጋው በር /በድንግልና/ የገባው የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር የተባለ መድኃኔዓለም ኢየሱስ ክርስቶስ ነው። «እኅቴ ሙሽራ የተቆለፈ ገነት፣ የተዘጋ ምንጭ የታተመ ፈሳሽ ናት» / ኃ. ፬፥፲፪/። የተቆለፈ ገነት አላት በተከፈተ ገነት ቅዱሳን ጻድቃን ገብተው እንደሚኖሩበት በተቆለፈ ገነት ግን /ድንግልና/ መግባት የሚችለው እግዚአብሔር ብቻ መሆኑን ለማጠየቅ የተዘጋም ምንጭ አላት ምንም ትዘጋም /በድንግልና/ የሕይወት ውኃ የሆነውን ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስን ወልዳዋለችና። ስግደት ይገባታል «የአስጨናቂዎችሽም ልጆች አንገታቸውን ደፍተው ወደ አንቺ ይመጣሉ፤ የናቁሽም ሁሉ ወደ እግርሽ ጫማ ይሰግዳሉ» /ኢሳ. ፷፥፲፬/። «ኤልሳቤጥም የማርያምን ሰላምታ በሰማች ጊዜ ፅንሱ በማኅፀኗ ውስጥ ዘለለ» /ሉቃ. ፩፥፵፩/። የእመቤታችን አክስት በማኅፀኗ የነበረው ፅንስ ለእመቤታችን የጸጋ፣ በማኅፀኗ ለነበረው ለጌታችን ደግሞ የአምልኮት ስግደት ሰግዷል። «ነገሥታትም አሳዳጊ አባቶችሽ ይሆናሉ። እቴጌዎቻቸውም ሞግዚቶችሽ ይሆናሉ፣ ግምባራቸውንም ወደ ምድር ዝቅ አድርገው ይሰግዱልሻል፣ የእግርሽንም ትቢያ ይልሳሉ።» /ኢሳ. ፵፱፥፳፫/። አማላጃችን ናት «የምድር ባለጠጎች አሕዛብ በፊትሽ ይማለላሉ» / መዝ. ፵፬፥፲፪/። «ይማለላሉ» ማለቱ ድንግል ሆይ በፊቱ ሞገስ አግኝተሻልና ከአምላካችን ከአምላክሽ ምሕረትን /ይቅርታን/ ለምኝልን እያሉ ይማፀናሉ ለማለት ነው። «በእግዚአብሔር ፊት ጸጋ /ሞገስ/ አግኝተሻልና አትፍሪ።» /ሉቃ.፩፥፴/። እግዚአብሔር ለእመቤታችን ከሰጣት ጸጋዎች መካከል አንዱ በፊቱ ቆማ ማማለድ መሆኑን እንገነዘባለን። ይህንንም ቃል የተናገረው ከእግዚአብሔር የተላከው መልአኩ ቅዱስ ገብርኤል ነው። «የወይን ጠጅ እኮ የላቸውም» /ዮሐ. ፪፥፫/። ከዚህ ጥቅስም ወረድ ብሎ ያለውን አባባል መነሻ በማድረግ «ከአንቺ ጋር ምን አለኝ» ብሏታልና አታማልድም አይባልም። ጌታ ይህን የተናገረው አታማልጅም ለማለት ቢሆን ኖሮ የለመነችውን ባላደረገላት ነበር። ቋንቋውም የእናትና የልጅ በመሆኑ ተግባብተውበታል። እንዲህ ማለቱም አንቺ ለምነሽኝ እንዳላደርግልሽ የሚያግደኝ ምን ጠብ አለኝ ለማለት ነው። አነጋገሩም ከእስራኤል ወገን ተወልዷልና የእነርሱን ዘይቤ የተከተለ ነው። ለምሳሌ «የልዑል እግዚአብሔር ልጅ ኢየሱስ ሆይ ከአንተ ጋር ምን አለኝ?» ይህንን ቃል የተናገረው ርኩስ መንፈስ /ጋኔን/ ቢሆንም ከአንተ ጋር ምን አለኝ ማለቱ መሳደቡ አይደለም። እንዲህ ብሎ ሰይጣን እግዚአብሔርን አይሳደብምና። ትርጉሙም ወዳዘዝኸኝ እሄዳለሁ ብቻ አታሰቃየኝ ማለቱ ነው። /ማር. ፭፥፯/። «እርሷም ኤልያስን የእግዚአብሔር ሰው ሆይ ከአንተ ጋር ምን አለኝ? … አለችው» /፩ኛ ነገ. ፲፯፥፲፰/። እንዲህ ማለቷ መሳድቧ አልነበረም። ከአንተ ጋር ምን ጠብ አለኝ ለማለት እንጂ። ልጇን እንዲያድንላት እየፈለገች አትሳደብምና። እንግዲህ ከእነዚህ አባባሎች የምንረዳው የእስራኤላውያን አዎንታዊ ንግግር መሆኑን ነው። ጌታችንም ለእመቤታችን ከዚህ የተለየ አልተናገረም። የእመቤታችን ክብሯ መትሕተ ፈጣሪ መልእልተ ፍጡራን /ከፈጣሪ በታች ከፍጡራን በላይ/ ናት። «ለአንቺ የማይገዛ ሕዝብና መንግሥት ይጠፋል» /ኢሳ. ፷፥፲፪/። «በምድር ሁሉ ላይ ገዥዎች አድርገሽ ትሾሚአቸዋለሽ» /መዝ. ፵፬፥፲፮/። ከእነዚህ ጥቅሶች የምንረዳው እመቤታችንን የማያከብር፣ አማላጅነቷን የማያምን፣ የማይሰግድላትም ከእግዚአብሔር መንግሥት ዕድል ፈንታ ያጣል ማለትን ነው። ስለነቃፊዎቿ «ከአንቺ ጋር የሚጣሉትን እጣላቸዋለሁ» /ኢሳ. ፵፱፥፳፭/። እመቤታችንን የማያከብሩ ሁሉ አማላጅነቷንም የማያምኑ የሚጣሉት ከእርሷ ጋር አይደለም። ይልቁንም ከኃያላን ኃያል ከእግዚአብሔርም ጋር እንጂ። ምስጋና ይገባታል «መልአኩም ወደእርሷ ገብቶ ደስ ይበልሽ ጸጋ የሞላብሽ ሆይ፣ ጌታ ከአንቺ ጋር ነው፣ አንቺ ከሴቶች መካከል ተለይተሽ የተባረክሽ ነሽ አላት።» /ሉቃ. ፩፥፳፰/። «በኤልሳቤጥም መንፈስ ቅዱስ ሞላባት በታላቅ ድምጽም ጮኻ እንዲህ አለች፣ አንቺ ከሴቶች መካከል የተባረክሽ ነሽ፣ የማኅፀንሽም ፍሬ የተባረከ ነው።» /ሉቃ. ፩፥፵፩- ፵፪/። እንደ ኤልሳቤጥ እመቤታችንን ማመስገን የሚችለው ጸጋ መንፈስ ቅዱስ ያደረበት ብቻ ነው። «እነሆም ከዛሬ ጀምሮ ትውልድ ሁሉ ብፅዕት ይሉኛል።» /ሉቃ. ፩፥፵፰/። እናታችን ናት «ሰው እናታችን ጽዮን ይላል» /መዝ. ፹፮፥፭/። የሕያዋን ሁሉ እናት ተብላ የተጠራችው ሔዋን በአጠፋችው ጥፋት የሰው ዘር እናታችን ብሎ ለመጥራት የሚደሰትባትን እናት በማግኘቱ እናትነቷን ያመነባት ሁሉ ይናገረዋል። የእርሷ እናትነት ጽድቅን ለተራቡት ምግብ የሚሆነውን ለተጠሙትም መጠጥ የሚሆነውን ኢየሱስ ክርስቶስን ያስገኘች በመሆኗ ከሴቶች ሁሉ የተለየ እናትነት ነው። እናት ለልጇ ወጥታ ወርዳ የሚበላውን እንድትሰጠው እመቤታችንም የአዳም ተስፋው እስኪሞላለት ድረስ ከመስቀሉ እግር አልተለየችም። እኛም እናትነቷን እስከመጨረሻው ሕቅታ ልናጸና ይገባል። በእናታችን በሔዋን የተነሣ እናቶች ምክንያተ ስሕተት መባላቸው ቀርቶ በእመቤታችን ምክንያት ደግሞ ምክንያተ ድኅነት ሆኑ። የቀደመችው ሔዋን ሞትን ቆርጣ ሰጠችን፣ ዳግማዊቱ ሔዋን እመቤታችን ግን ሕይወትን ወልዳ ሰጠችን፣ በሔዋን የተነሣ ከገነት ተባረርን፣ በድንግል ማርያም የተነሳ ግን ወደ ገነት ተመለስን፣ በሔዋን ስሕተት የሰው ልጅ በመበደሉ መላእክት ገነትን ዘግተው አስወጡን፣ እመቤታችን ጌታችንን ብትወልድ ግን ወደ እኛ መጥተው አብረውን ዘመሩ። ስለዚህም ነው እመቤታችንን ከጌታ የማዳን ሥራ ነጥለን አናያትም የምንለው። ከቤተልሔም እስከቀራንዮ አብራው ነበረችና። እመቤታችን የጸጋ እናታችን ናት። ሰዎች ጸጋን ወጥተው ወርድው፣ ነግደው አትርፈው የሚያመጡት ሳይሆን እግዚአብሔር እንደሚያስፈልገን አውቆ በነጻ የሚሰጠን በረከት ነው። የሥላሴ ልጅነት ጸጋ ነው። እኛ አላመጣነውም ነገር ግን ተሰጠን። መንግሥተ ሰማያት ጸጋ ናት እኛ አልከፈትናትም ከፍቶ ሰጠን እንጂ። ሰው ሆኖ መፈጠር ጸጋ ነው ታግለን አላገኘነውም፤ ተሰጠን እንጂ። ሥጋና ደሙ ጸጋ ነው እኛ አልተጋደልንበትም። ራሱ እንደሚያስፈልገን አውቆ ያለ እርሱም ሕይወት ስለሌለን ሰጠን እንጂ። እመቤታችንም እንዲሁ የተሰጠችን የጸጋ እናታችን ናት። «እነኋት እናትህ» ብሎ በዮሐንስ አማካኝነት ሰጥቶናልና። /ዮሐ. ፲፱፥፳፯/። ቅድስት ቤተ ክርስቲያናችንም የእመቤታችንን ስሟን የምትጠራው በዓላቷን የምትዘክረው እርሷንም የምታከብረው ይህን በመረዳት ነው። የእመቤታችን የቅድስት ድንግል ማርያም አማላጅነት አይለየን። አዘጋጅ፡- በኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ የሰንበት ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ ማኅበረ ቅዱሳን የአሜሪካ ማዕከል ትምህርትና ሐዋርያዊ አገልግሎት ክፍል ፳፻፬ ዓ.ም. ፩፦ “ የበኩር ልጅዋንም እስከምትወልድ ድረስ አላወቃትም፤” ማቴ ፩፥፳፭ ስለ እመቤታችን ስለ ቅድስት ድንግል ማርያም ከመናገራችን በፊት፥እርሷ የእግዚአብሔር ብቻ ቤተመቅደስ፥ የ እግዚአብሔር ብቻ እናት፥ የእግዚአብሔር ብቻ ዙፋን፥ እንደሆነች ማመን ያስፈልጋል። ነቢዩ ሕዝቅኤል ይኸንን ታላቅ ምሥጢር በብሉይ ኪዳን ዘመን ኾኖ፥ዐረፍተ ዘመን ሳይጋርደው ተረድቶት ነበር። ያስረዳውም እግዚአብሔር ነው። እንዴት እንዳስረዳው ሲናገርም፦ “ወደ ምሥራቅም ወደሚመለከተው በስተውጭ ወደ አለው ወደ መቅደሱ በር መለሰኝ፤ተዘግቶም ነበር። እግዚአብሔርም አንዲህ አለኝ፥ይህች በር ተዘግታ ትኖራለች እንጂ አትከፈትም፤ ሰውም አይገባባትም፤ የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር ገብቶባታልና ተዘግታ ትኖራለች፥ አለኝ” ብሏል። ሕዝ ፵፬፥፩-፪ ይህች፦ ሕዝቅኤል በመንፈሰ ትንቢት አሻግሮ ያያት፦ የተዘጋች፥ የታተመች፥ የተቈለፈች ምሥራቃዊት ቤተ መቅደስ እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ናት። እግዚአብሔር ለነቢዩ ለሕዝቅኤል እንደነገረው ሰው ከቶ ሊገባባት የማይቻለው የእግዚአብሔር ብቻ ልዩ ቤተ መቅደስ ናት። እርሱ ብቻ ሳይከፍት ገብቶ ሳይከፍት ወጥቷል። (በድንግልና እንድትጸንሰው በድንግልናም እንድትወልደው አድርጓል)። ቅዱስ ዳዊትም፦ በጾምና በጸሎት የተገለጠለትን ምሥጢር ሲናገር፦ “እግዚአብሔር ጽዮንን (ለሥጋም ለነፍስም፥ ለጻድ ቃንም ለኃጥአንም መጠጊያ የምትሆን ድንግል ማርያምን) መርጦአታልና፥ ማደሪያውም (እናቱ፥ዙፋኑ፥መቅደሱ) ትሆነው ዘንድ ወድዶአታልና ፥ይህች ለዘለዓለም ማረፊያዬ ናት፤ መርጫታለሁና በዚህች አድራለሁ አለ፤” ብሏል። መዝ ፻፴፩፥፲፫-፲፬። እግዚአብሔር ለነቢዩ ለዳዊትም እንደነገረው የእመቤታችን የቅድስት ድንግል ማርያም የአምላክ ማኅደርነት እስከምት ወልደው ድረስ ብቻ አልነበረም ምክንያቱም እግዚአብሔር ራሱ፦ “ይህች ለዘዓለም ማረፊያዬ ናት፤” ብሎአልና ነው። በመሆ ኑም በድንግልና እንደፀናች ለዘለዓለም ወላዲተ አምላክ ስትባል የምትኖር እንጂ ወደ ወላዲተ ሰብእነት የምትመለስ አይደለችም። ፪፦ በኲር፤ በኲር የሚባለው በመጀመሪያ የሚወለድ ነው። ተከታይ ልጅ ኖረውም አልኖረውም፥ በመጀመሪያ የሚወለድ የሰውም ሆነ የእንስሳት ልጅ በኲር ይባላል። ብኲርና ታላቅ በመሆኑ፥ የበኲር ልጅ ርስት (ሀብት፤ንብረት) ሲካፈል የሚደርሰው ሁለት እጥፍ ነው። ዘዳ ፳፩፥፲፭-፲፯። በወንድሞቹም ላይ ጌታ ነው፡፡ ዔሳው ብኲርናውን አቃልሎ፥ ለወንድሙ ለያዕቆብ በምሥር ንፍሮ ለውጦ፥ በረከትን በማጣቱ፥ “አባቴ ሆይ፥ ለእኔ በረከትን አላስቀረህልኝምን?” ብሎ ነበር። አባቱ ይስሐቅ ግን፦“እነሆ ጌታህ አደረግሁት፤ ወንድሞቹንም ሁሉ ለእርሱ ተገዦች አደረግኋቸው፤ ወይኑንና ዘይቱንም አበዛሁ ለት፤” ሲል መልሶለታል። ዘፍ ፳፯፥፴፮። በኦሪቱ ለሰዎችም ለእንስሳትም የበኲራት ቤዛ ልዩ ልዩ ሕግ ነበረ፤ ዘኊ ፫፥፵፪-፶፩፤፲፰፥፲፭-፲፯ ቅዱስ ማቴዎስ ወንጌላዊ ፥ቅዱስ ዮሴፍን ፦ “የበኲር ልጇን እስከምትወልድ ድረስ አላወቃትም፤” ማለቱ ስለ ብዙ ነገር ነው። በመሆኑም የመፍቻውን (የመተርጐሚያውን) ቁልፍ ማግኘት ያስፈልጋል። ጌታችን አምላካችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ደቀመዛሙርቱን፦ “ ከእናንተም ጋራ ሳለሁ ይህን ነገርኋችሁ። ነገር ግን አብ በስሜ የሚልከው የእውነት መንፈስ ጰራቅሊጦስ እርሱ ሁሉን ያስተምራችኋል፤ እኔ የነገርኋችሁንም ሁሉ ያሳስባችኋል።” እንዳላቸው መንፈስ ቅዱስ ምሥጢር ገላጭ ነው።አባቶቻችን ይህንን የምሥጢር ቁልፍ በማግኘታቸው በአፍም በመጽሐፍም አስተምረው አልፈዋል። ዮሐ ፲፬፥፳፭። እንግዲህ እንደ አባቶቻችን አማናዊ ትምህርት እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም፦ “በኲር የሚሆን ልጇን እስከምትወልድ ድረስ አላወቃትም፤” መባሉ፦ ፪፥፩፦ የመጀመሪያ ልጇን እስከምትወልድ ድረስ ማለት ነው፤ ታላቁ ነቢይ ኢሳይያስ፥ መተርጎምና ማመስጠር በማያስፈልገው ደረቅ የትንቢት ቃል፦ “እነሆ ድንግል ትፀንሳለች፤ ወንድ ልጅንም (ወልድን) ትወልዳለች፤ ስሙንም አማኑኤል ብላ ትጠራዋለች።” ብሎ በተናገረው መሠረት ተቀዳሚና ተከታይ የሌለውን የመጀመሪያ ልጇን ወልዳለች። ኢሳ፯፥፲፬። በድንግልና ፀንሳ በድንግልና መውለዷም በመንፈስ ቅዱስ ግብር ነው። ይህንንም ከእግዚአብሔር የተላከ የመላእክት አለቃ ቅዱስ ገብርኤል የእርሷ መፅነስና መውለድ እንደ አንስተ ዓለም አለመሆኑን አስቀድሞ ሲነግራት፦ “መንፈስ ቅዱስ ያድርብሻል፤(በግብረ መንፈስ ቅዱስ ነው)፤” ብሏት ነበር። ሉቃ ፩፥፴፭። በከብቶች በረት በወለደችውም ጊዜ፦ “ እነሆ ለእናንተና ለሕዝቡ ሁሉ ደስታ የሚሆን ታላቅ የምሥራች እነግራችኋለሁና አትፍሩ። እነሆ ዛሬ በዳዊት ከተማ መድኅን ተወልዶላችኋል፤ ይኸውም ቡሩክ ጌታ ክርስቶስ ነው።” የሚል የቅዱሳን መላእክት ብሥራት ለእረኞች ተነግሯቸዋል። ሉቃ ፩፥፲። አንዳንድ ጊዜ በማወቅም ሆነ ባለማወቅ፤ በኲር(የመጀመሪያ) ካለ ቀጣይ ልጅ እንደአለ አያመላክትም ወይ? የሚሉ አሉ። ለእነዚህም፥ ማለትም ባለማወቅ ለሚጠይቁትም ሆነ በክፋት ለሚጠይቁት አባቶቻችን በቅንነት መልስ ሰጥተዋል። ይህም መልስ፦ ለእነዚህ (በቅንነት ለሚጠይቁት) ትምህርት፥ ለእነዚያ (በክፋት ለሚጠይቁት) ደግሞ ተግሳፅ ነው። ፪.፪፦ ኢየሱስ ክርስቶስ የአብ የበኲር ልጅ ነው ጌታችን አምላካችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ የበኲር ልጅነቱ ለእመቤታችን ለቅድስት ድንግል ማርያም ብቻ ሳይሆን ለባሕርይ አባቱ ለእግዚአብሔር አብም ነው። ይህም፦ “እግዚአብሔር አለኝ አንተ ልጄ ነህ እኔም ዛሬ ወለድሁህ።” በሚለው ቃለ እግዚአብሔር ታውቋል። መዝ ፪፥፯። እግዚአብሔር አብ፥ እግዚአብሔር ወልድን (ኢየሱስ ክርስቶስን)፥ “አንተ ልጄ ነህ፤” ማለቱ፦ ኢየሱስ ክርስቶስ፥ቅድመ ዓለም ያለ እናት ከአብ መወለዱን፥ የአብ የበኲር ልጅ መሆኑን ያመለ ክታል። “እኔም ዛሬ ወለድሁህ፤” የሚለው ደግሞ፤ ድኅረ ዓለም ያለ አባት፤ ከእመቤታችን ከቅድስት ድንግል ማርያም መወለ ዱን፤ ለእመቤታችንም የበኲር ልጅ መሆኑን የሚያመለክት ነው።ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ ይህንን ይዞ የኢየሱስ ክርስቶስን የባህርይ አምላክነት፥ ፈጣሪነት፥ ከባህርይ አባቱ ከአብ ጋር ትክክል መሆኑን፥ ሲመሰክር ፦ ”ከጥንት ጀምሮ እግዚአበሔር በብዙ ዐይነት እና ጎዳና (ብብዙ ኅብረ ምሳሌና በብዙ ኅብረ ትንቢት) ለአባቶቻችን በነቢያት ተናገረ። በኋላ ዘመን ግን ሁሉን ወራሽ ባደረገው ሁሉንም በፈጠረበት በልጁ ነገረን። እርሱም የክብሩ መንጸባረቅና የመልኩ ምሳሌ ሆኖ፥ (እግዚአብሔር አብን በባሕርይ የሚመስለው የባሕርይ ልጁ ስለሆነ፥ በክብርም ስለሚተካከለው)፥ ሁሉን በሥልጣኑ ቃል እየደገፈ (ከባሕርይ አባቱ ጋር በሥልጣን አንድ ስለሆነ) ኃጢአታችንን በራሱ (በተለየ አካሉ በተዋሕዶ ሰው ሆኖ ባፈሰሰው ደሙ፥ በቆረሰው ሥጋው፥ አሳልፎ በሰጠው ነፍሱ) ካነጻ በኋላ፥ በግርማው ቀኝ (በአብ ቀኝ፥ ከአብ ተካክሎ) ተቀመጠ። በዚህን ያህል መብለጥ (ፈጣሪ እንደመሆኑ) ከመላእክት በላይ ሆኖ (ፈጣሪያቸው፥ ገዢያቸው በመሆኑ) ከስማቸው የሚበልጥና የሚከብር ስምን ወረሰ። (የእርሱ ስም ፍጡር የማይጠራበት የፈጣሪ ስም ነው)። ከመላእክትስ ከሆነ ጀምሮ፥ አንተ ልጄ ነህ፥ እኔ ዛሬ ወለድሁህ፤ ዳግመኛም እኔ አባት እሆነዋለሁ እርሱም ልጅ ይሆነኛል ያለው ከቶ ለማነው? ዳግመኛም በኲርን ወደ ዓለም በላከው ጊዜ፥ የእግዚአብሔር መላእክት ሁሉ ይሰግዱለታል፥ አለ። ስለ መላእክቱም፥ መላእክቱን ነፋሳት፥ የሚላኩትንም የእሳት ነበልባል የሚያደርጋቸው እርሱ ነው፥ አለ። ስለ ልጁ ግን፥ ጌታ ሆይ ዙፋንህ ለዘለዓለም ነው፤ የመንግሥትህ በትርም የጽድቅ በትር ነው፥ አለ፤» ብሏል። ዕብ ፩፥፩-፰፣ ፪ኛ ሳሙ ፯፥፲፬፣ ፩ኛ ዜና ፲፯፥ ፲፫፣ ዘዳ ፴፪፥፵፫፣ መዝ ፩፻፫፥፬፣ መዝ ፵፬፥፮-፯። እንግዲህ ለእግዚአብሔር አብ «የበኲር ልጅ»፥ የተባለ ኢየሱስ ክርስቶስ፥ ተቀዳሚም ተከታይም የሌለው የአብ የባሕርይ ልጅ እንደሆነ ሁሉ፥ ለእናቱ ለቅድስት ድንግል ማርያምም ተቀዳሚና ተከታይ የሌለው አንድ ልጅ ነው። ፪፥፫፦ ኢየሱስ ክርስቶስ ለቅዱሳን በኲር ነው፤ ጌታችን አምላካችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ የቅዱሳን አምላክ ነው። ቅዱስ ቶማስ፦ በዓይኖቹ አይቶ፥ በእጆቹ ከዳሰሰ በኋላ «ጌታዬ፥ አምላኬም» ያለው ለዚህ ነው። ዮሐ ፳፥፳፰። ቅዱስ ዮሐንስ ወንጌላዊም፦ «የእግዚአብሔር ልጅ እንደመጣ፥ እውነተኛም የሆነውን እግዚአብሔርን እናውቅ ዘንድ ልቡናን እንደሰጠን እናውቃለን፤ እውነተኛም በሆነው በእግዚአብሔር ልጅ በኢየሱስ ክርስቶስ በማመን እንኖራለን፤ እርሱም እውነተኛ አምላክና የዘለዓለም ሕይወት ነው»። ብሏል። ፩ኛ ዮሐ ፭፥፳። ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስም፦ «እኒህም ልጅነት፥ ክብር፥ ኪዳን፥ ሕግና አምልኮ ያላቸው፥ ተስፋም የተሰጣቸው እስራኤላውያን ናቸው። እርሱም ከሁሉ በላይ የሆነ ለዘለዓለም ቡሩክ አምላክ ነው፥ አሜን፤» ብሏል። ሮሜ ፱፥፬-፭። ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ የባሕርይ አምላክ ብሎ የሚያምንበትን ኢየሱስ ክርስቶስን «የቅዱሳን በኲር፤» ብሎታል። ይኽንንም፦ «መንፈስ ቅዱስም ከድካማችን ይረዳናል፤ እንግዲያስ ተስፋችንን ካላወቅን ጸሎታችን ምንድነው? ነገር ግን እርሱ ራሱ መንፈስ ቅዱስ ስለ መከራችንና ስለ ችግራችን ይፈርድልናል። እርሱም ልባችንን ይመረምራል፤ ልብ የሚያስበውንም እርሱ ያውቃል፤ ስለ ቅዱሳንም በእግዚአብሔር ዘንድ (በሕልውና ከአብ ከወልድ ጋር አንድ ሆኖ) ይፈርዳል። እግዚአብሔር የሚወዱትን ምርጦቹን በበጎ ምግባር ሁሉ እንደሚረዳቸው እናውቃለን። ልጁ (የአብ የባሕርይ ልጅ ኢየሱስ ክርስቶስ) በብዙ ወንድሞች (በቅዱሳን) መካከል በኲር ይሆን ዘንድ አስቀድሞ ያወቃቸውንና የመረጣቸውን እነርሱን ልጁን ይመስሉ ዘንድ አዘጋጅቶአቸዋል። ያዘጋጀውን እነርሱን ጠራ፤ የጠራቸውንም እነርሱን አጸደቀ፤ የአጸደቃቸውንም እነርሱን አከበረ፤» በማለት አብሯርቷል። ሮሜ ፰፥፳፮-፴። ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ፥ ኢየሱስ ክርስቶስን፥ «ለቅዱሳን በኲር» ያለው ለበጎ ነገር ሁሉ ምሳሌያቸው፥ አብነታቸው እርሱ ስለሆነ ነው። ምክንያቱም የተከተሉት የእርሱን መንገድ ነውና። የሰማዕታት አለቃ ቅዱስ እስጢፋኖስ ሊገድሉት በድንጋይ ሲቀጠቅጡት፦ «ጌታዬ ኢየሱስ ሆይ፥ ነፍሴን ተቀበል፤ . . . አቤቱ፥ ይህን ኃጢአት አትቊጠርባቸው፤» ያለው የጌታውን መንገድ ሲከተል ነበር። የሐዋ ፯፥፶፱-፷። ምክንያቱም ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ፥ በመስቀል ላይ ሆኖ፥ «አባት ሆይ፥ የሚያደርጉትን አያውቁምና ይቅር በላቸው፤. . . አባት ሆይ፥ ነፍሴን በአንተ እጅ አደራ እሰጣለሁ፤» ብሏልና ነው። ሉቃ ፳፫፥፴፬፣ ፵፮። ይኽንን በተመለከተ፥ ሐዋርያው ቅዱስ ጴጥሮስ ሲናገር፥ «በግፍ መከራን የሚቀበል ሰው እግዚአብሔርን እያሰበ ኃዘንን ቢታገሥ ጸጋን ያገኛልና። በድላችሁ የመጣባችሁን ብትታገሡ፥ ምስጋናችሁ ምንድርነው? ነገር ግን መልካም እየሠራችሁ፥ የደረሰባችሁን ግፍ ብትታገሡ፥ በእግዚአብሔር ዘንድ የምታስመሰግን ይህቺ ናት። ለዚህ ተጠርታችኋልና፤ ክርስቶስም እኮ ፍለጋውን ትከተሉ ዘንድ ምሳሌውን ሊተውላችሁ ስለ እናንተ መከራን ተቀብሎአል። እርሱ ኃጢአትን አልሠራም፤ በአንደበቱም ሐሰት አልተገኘበትም። ሲሰድቡት አልተሳደበም፤ መከራ ሲያጸኑበትም አልተቀየመም፤» ብሎአል። ፩ኛ ጴጥ ፪፥፲፱-፳፫። መምሕረ ትኅትና፥ ጌታችን አምላካችን ኢየሱስ ክርስቶስ፥ የደቀመዛሙርቱን እግር ካጠበ በኋላ፦ «ያደረግሁላችሁን ዐወቃችሁን? እናንተ መምህራችን፦ ጌታችንም ትሉኛላችሁ፤ መልካም ትላላችሁ፤ እኔ እንዲሁ ነኝና። እኔ መምህራችሁና ጌታችሁ ስሆን እግራችሁን ካጠብኋችሁ እናንተም እንዲሁ የባልንጀሮቻችሁን እግር ልታጥቡ ይገባችኋል። እኔ እንዳደረግሁላችሁ እናንተም ልታደርጉ ምሳሌ ሰጥቻችኋለሁና። እውነት እውነት እላችኋለሁ፤ ከጌታው የሚበልጥ አገልጋይ የለም፤ ከላከው የሚበልጥ መልእክተኛም የለም። ይህንም ዐውቃችሁ ብትሠሩ ብፁዓን ናችሁ።» ያላቸው ለዚህ ነበር። ዮሐ ፲፫፥፲፪-፲፯። ቅዱሳንም የጌታቸውን ቃል አክብረው፥ ለበጎ ምግባር ሁሉ በኲር የሆነላቸውን አምላክ መንገድ በመከተላቸው እርሱን መስለው ተገኝተዋል። ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ፦ « እኔ ክርስቶስን እንደምመስለው (እንደመሰልኩት) እኔን ምሰሉ፤» ያለው ለዚህ ነው። ፩ኛ ቆር ፲፩፥፩። «ወንድሞቻችን ሆይ፥ እኔን እንድትመስሉ እማልዳችኋለሁ፤ ስለዚህም በየስፍራው በአብያተ ክርስቲያናት ሁሉ እንዳስተማርሁ በክርስቶስ ኢየሱስ የሄድሁበትን መንገድ ይገልጣላችሁ ዘንድ በእግዚአብሔር የታመነና ልጄ ወዳጄ የሆነ ጢሞቴዎስን ልኬላችኋለሁ።» ያለበትም ጊዜ አለ። ፩ኛ ቆሮ ፬፥፲፮። በፊልጵስዩስ መልእክቱም ላይ «ፍፁማን የሆናችሁ ሁላችሁ፥ ይህን አስቡ፤ ሌላ የምታስቡት ቢኖር፥ እርሱን እግዚአብሔር ይገልጥላችኋል። ነገር ግን በደረስንበት ሥራ በአንድነት እንበርታ። ወንድሞቼ ሆይ፥ እኔን ምሰሉ፤ እንዲህ ባለ መንገድ የሚሄዱትንም እኛን ታዩ እንደነበረበት ጊዜ ተጠባበቁአቸው፤» ብሏል። ፊል ፫፥፲፯፡፡
የህዝብ ተወካዮች ምክርቤት የህግ ፣ፍትህ እና ዲሞክራሲ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የፌደራል ፍርድ ቤቶችን የ2015 በጀት ዓመት እቅድ እና የ2015 የመጀመሪያዉ ሩብ አመት አፈጻጸም ላይ ትናንት ዉይይት አድርጓል፡፡ በዉይይቱ ላይ የተገኙት የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንት አቶ ብርሀነመስቀል ዋቅጋሪ እንደገለጹት፣ ዘመናዊ ህንጻ ለመስራት አቅደዉ የከተማ መስተዳድሩ ካርታዉን በማምከኑ ምክንያት የጨረታ ሰነድ ለማዉጣት አለመቻላቸዉን ተናግረዋል፡፡ አሁን ያለዉ ህንጻ 50 ዓመታትን ያስቆጠረ መሆኑን የገለጹት ፕሬዝዳንቱ፣ ሀገራችን ካላት የህዝብ ቁጥር እና ከምታስተናግዳቸዉ ጉዳዮች አንጻር የማይመጣጠን ስለሆነ አዲስ ህንጻ መገንባት ማስፈለጉን ገልጸዋል፡፡ ‹‹ቦታዉን አጥረን ዲዛይን ጨርሰን ብንቀመጥም፣ ካርታዉ በመምከኑ እና ሊዝ በመቋረጡ ምክንያት የጨረታ ሰነዱን አየር ላይ ማዉጣት አልቻልንም ››ሲሉ ተናግረዋል፡፡ በጉዳዩ ላይ የጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንት መዓዛ አሸናፊ እና ከንቲባ አዳነች አቤቤ በሚሰበስቡት ሁነት ላይ የተወሰኑ መፍትሄዎችን ለማበጀት ተሞክሯል ያሉት አቶ ብርሀነመስቀል ዋቅጋሪ፣ ምክርቤቱ እንዲያግዘን እንፈልጋለን ብለዋል፡፡ ‹‹የፌደራል መንግስት በጀት እስከመደበለት ድረስ የማይጀመርበት ምክንያት መፍትሄ ሊያገኝ ይገባል›› ሲሉም አክለዋል፡፡ ጉዳዩ የከፍተኛ ፍርድ ቤት ብቻ ሳይሆን የሁሉም ነዉ በሚል ዉሉ ሲቋረጥ እና ካርታ የማምከን ስራዉ ሲሰራ እንደ ፌደራል ፍርድ ቤቶች ቁጭ ብለን መክረንበት ‹‹መካሰስ ጠቃሚ አይደለም›› ብለን ትተን በጉዳዩ ላይ ለመነጋገር እና መግለጫ ለመስጠት ቀጠሮ ብንይዝም ከንቲባዋ ስላልተገኙ እና በሌሎች ምክንያቶች ጉዳዩ ሳይቋጭ ቀርቷል ብለዋል፡፡ ‹‹ጉዳዩን የሀገር አጀንዳ አድርገን በማየታችን እንጂ የኛዉ ጠበቆች መጥተዉ ፍትህ የማግኘት መብታችን ነዉ የተነካዉ ስለዚህ እንከሳለን ቢሉም አሁን ያለዉን አማራጭ መፍትሄ እንጠቀምበት እና ቀሪዉን የምናየዉ ይሆናል ብለን ትተነዋል›› ነዉ ያሉት ፡፡ የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ከ21 ሺህ ካሬ ሜትር በላይ በሆነ መሬት ላይ ለማስገንባት አቅዶ የነበረዉ ህንጻ ለሚቀጥሉት 50 ዓመታት አገልግሎት እንዲሰጥ የታሰበ ነበር፡፡
ከባድ የካርቶን ሳጥን ምንድን ነው?በቀላል አነጋገር ብዙ ምርቶች በክብደታቸው እና በጅምላነታቸው ምክንያት እንደ ውጫዊ ማሸጊያ ከእንጨት የተሠሩ ናቸው.አሁን፣ እንደ አካባቢ ጥበቃ፣ ወጪ፣ አያያዝ እና መጓጓዣ ባሉ የተለያዩ ምክንያቶች ከባድ የካርቶን ማሸጊያዎች ቀስ በቀስ ተተክተዋል።ባህላዊ የእንጨት ሳጥን ማሸጊያ ሁዋዌ ሁሉም የሚያውቀው ኩባንያ ነው።በጣም ጠንካራ ነው የቻይናውያን ኩራት እና ወደ ውጭ የሚላኩት ካቢኔዎች አሁን ከባድ ካርቶን ናቸው.በተጨማሪም ሌቲቪ፣ አየር ማቀዝቀዣ፣ ፍሪዘር እና ሌሎችም አሉ። ስለዚህ በባህላዊ የእንጨት ሳጥኖች ላይ የከባድ ካርቶኖች ጥቅሞች ምንድ ናቸው? 1. የባሌ ቁሳቁሶችን መቀነስ: በአማካይ, ከተዘጋው ሳጥን ጋር ሲነፃፀር ዋጋው ከ 15% በላይ ሊቀንስ ይችላል.በታሸገ የእንጨት ሳጥን ውስጥ ውሃ የማይገባ ወረቀት እና ውሃ የማይገባ የፕላስቲክ ፊልም ሊቀር ይችላል. 2. ቀላል ስብሰባ: ልክ እንደ ተራ ካርቶን, ወደ ሳጥኖች መታጠፍ ይቻላል. 3. የኦፕሬተር ደህንነት፡- ባለ 3A ባለ ሰባት ሽፋን ካርቶን ወደ ሳጥን ሲሰራ መዶሻ ወይም የእንጨት ሳጥን ለመስራት የሚያገለግል መጋዝ መጠቀም አያስፈልግም እና የስራው ደህንነት ከፍተኛ ነው እና በእንጨት ምክንያት የደረሰ ጉዳት የለም። እሾህ ይፈጠራል. 4. የስራ ሰዓቱን ያሳጥሩ: የእንጨት ሳጥኑ በምስማር መጠናቀቅ አለበት, እና 3A ሰባት-ንብርብር ቆርቆሮ ሰሌዳ ተጣጥፎ ከዚያም በቴፕ ተስተካክሏል.የማሸጊያው ቀዶ ጥገና ጊዜ በጣም አጭር ነው, እና ክብደቱ 1/3 ~ 1 / የእንጨት ሳጥን ነው.4, ቀላል የሰው ኃይል. 5. ቀላል ክብደት: 3A ሰባት-ንብርብር ካርቶን የእንጨት ሳጥን 1/3 ~ 1/4 ይመዝናል. 6. የማጓጓዣ ወጪዎችን መቆጠብ፡- የእንጨት ሳጥኖችን በሚሠሩበት ጊዜ የውጪው መጠን ይጨምራል ምክንያቱም አግድም የእንጨት ንጣፎች በመጀመሪያ የተቸነከሩት ሳህኖቹ ሲቸነከሩ ነው።ባለ 3A ሰባት ሽፋን ያለው ካርቶን ከእንጨት ሳጥኑ ያነሰ ነው ምክንያቱም የተቀናጀው ወለል እና የቦታው መጋጠሚያ ስለሆነ የእንጨት መሰንጠቂያ ወይም የመሳሰሉትን አያስፈልግም.የጭነት መኪናዎችን እና ኮንቴይነሮችን የመጓጓዣ ቅልጥፍናን በማሻሻል የትራንስፖርት ወጪን ይቆጥባል። 7. ለአየር ማጓጓዣ ተስማሚ፡- አብዛኛው የአየር ትራንስፖርት በክብደት የሚሰላ በመሆኑ ቀላል ክብደት ያለው 3A ባለ ሰባት ሽፋን ካርቶን (ከእንጨት ሳጥን 1/3 ~ 1/4 አካባቢ) ሲጠቀሙ ብዙ ጭነት መቆጠብ ይችላል። 8. ከፍተኛ ጥንካሬን መቆለል፡- 3A ሰባት-ንብርብር ቆርቆሮ ካርቶን የካርቶን አይነት ነው፣ነገር ግን ከተለመደው ካርቶን 10 ጊዜ የመጨመቂያ ጥንካሬ ስላለው ከፍ ብሎ ሊደረድር ይችላል።ለምሳሌ ያህል, 1 ሜትር ርዝመት, 1 ሜትር ስፋት, 1 ሜትር ቁመት እና ገደማ 3 A ቁመት ያለው ከባድ-ግዴታ ቆርቆሮ ሳጥን compressive ጥንካሬ 3 ወይም 4 ቶን ነው. 9. በታሸገ ፓኬጅ ሊሠራ ይችላል፡- 3A ባለ ሰባት ሽፋን የታሸገ ካርቶን ሳጥን ሙሉ በሙሉ በውኃ መከላከያ ቴፕ የታሸገ በመሆኑ የታሸገ ዓይነት ሊሰራ ይችላል። 10. ከአለም ዝርዝር መግለጫዎች ጋር በሚስማማ መልኩ: 3A ባለ ሰባት ሽፋን ቆርቆሮ ቦርድ በዓለም ላይ ያሉ ዋና ዋና ሀገሮች የመንግስት መስፈርቶችን ያሟላል, 100% የተረጋገጠ ጥራት. 11. ጥሩ የእርጥበት መቋቋም (ዝናብ) (በረዶ): የ 3A ሰባት-ንብርብር ካርቶን ጥንካሬ ከዝናብ በኋላ ይቀንሳል, ነገር ግን ከደረቀ በኋላ ጥንካሬ ባህሪያት አሉት. 12. fumigation አያስፈልግም: የሀገሪቱን የተፈጥሮ አካባቢ ለመጠበቅ ተጨማሪ እና ተጨማሪ አገሮች ጭስ, disinfection, ሙቀት ሕክምና, የግዳጅ ማድረቂያ እና ሌሎች የወጪ ማሸጊያዎች የእንጨት ሳጥኖች መከላከል ለማከናወን ያስፈልጋል, እና ይወስዳል, እና ይወስዳል. የእንጨት ሳጥኖች ወደ ውጭ በሚላኩበት ጊዜ ብዙ የፀረ-ወረርሽኝ ወጪዎች.ይህ ሁሉ ሊቀር ይችላል. 13. ላይ ላዩን ሊታተም ይችላል: እንደ ተራ ካርቶን በተመሳሳይ ገጽ ላይ ሊታተም ወይም በ 3 ቀለሞች ሊታተም ይችላል. 14. በትልቁ ትልቅ መጠን ሊሰራ ይችላል፡- 3A ባለ ሰባት ሽፋን ካርቶን ከከፍተኛው 2500ሚሜ ስፋት እና 5500ሚሜ ርዝመት ያለው ካርቶን ማያያዝ ይቻላል። 15. ከታጠፈ በኋላ ማጓጓዝ፡ በሚታጠፍ የግዛት ማጓጓዣ ምክንያት የእቃ ማጓጓዣ እና የማጠራቀሚያ ቁሳቁሶችን ለመጠቅለል ያስችላል። 16. በቀላሉ ለማስወገድ፡- 3A ባለ ሰባት ሽፋን ካርቶን 100% ረጅም ፋይበር ጥሬ እቃዎች የተሰራ ስለሆነ ከጥቅም በኋላ እንደገና ጥቅም ላይ ሊውል እና እንደ ከፍተኛ ጥራት ያለው የወረቀት ጥሬ እቃ መጠቀም ይቻላል. እና በጣም አስፈላጊው ነጥብ: ከፍተኛ ተጨማሪ እሴት, ጥሩ ትርፍ, ይህ የካርቶን ባለቤት ተወዳጅ ነው.በስድስት ካርቶን ከ10,000 RMB በላይ የሸጠ ጓደኛ አለኝ። አሁንም ካነበብክ በኋላ ያልገባህ ቦታ ካለህ ዌቻት 15303271168 ልትጨምርልኝ ትችላለህ በማንኛውም ጊዜ እንወያይበታለን።በአንቀጹ ውስጥ ባሉት አስተያየቶች ካልተስማሙ እና የተለያዩ አስተያየቶች ካሉዎት ወደ WeChat ጨምረዎት እና የአመለካከትዎን አስተያየት መስጠት ይችላሉ ።ለእርስዎ ጠቃሚ ከሆነ እባክዎን አስተላልፉ።አመሰግናለሁ!
ዩናይትድ ስቴትስ እና ኢትዮጵያ አስተዳደርና ሰብዓዊ መብቶችን በሚመለከቱ ስፋት ያላቸው ጉዳዮች ላይ በግልፅነት ለመወያያት መስማማታቸውን አዲስ አበባ የሚገኘው የአሜሪካ ኤምባሲ ዛሬ ባወጣው መግለጫ አስታውቋል፡፡ ዋሺንግተን ዲሲ — በዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ መሥሪያ ቤት የዴሞክራሲ፣ የሰብዓዊ መብቶችና የሥራ ረዳት ሚኒስትር ቶም ማሊኖውስኪና በኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ወርቅነህ ገበየሁ የሚመሩት የሁለቱ ሃገሮች ቡድኖች ዛሬ ያደረጓቸው ውይይቶች የኢትዮጵያ መንግሥት የሃገሪቱን የምርጫ አያያዝ ለማሻሻል የገባውን ቃል እንዲገፋበት ማሳሰብን ጨምሮ ስፋት ባላቸው ጉዳዮች ላይ መወያየታቸውን ኤምባሲው አክሎ አመልክቷል፡፡ በተጨማሪም በአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ወቅት ሕገ-መንግሥታዊ መብቶች እንዲከበሩ፣ ለውይይት ሁኔታዎች አንዲመቻቹ፣ ጠንካራ መገናኛ ብዙኃን እንዲኖሩም ውይይቱ ትኩረት አድርጎ መነጋገሩን መግለጫው ጠቁሟል፡፡ መሠረታዊ ነፃነቶች እየተከበሩ የጥላቻ ንግግሮችን ለመቆጣጠር እንዲቻልና የሲቪል ማኅበረሰብ አስፈላጊ ጫና ለመልካም አስተዳደርና ለዓመታዊው የዩናይትድ ስቴትስ የሰብዓዊ መብቶች ሪፖርት ያለውን ጥቅም አንስተው የሁለቱ ሀገሮች ቡድኖች መክረዋል፡፡ በኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ሂሩት ዘመዴነህና በኢትዮጵያ የዩናይትድ ስቴትስ ጉዳይ ፈፃሚ ፒተር ቨርማን ተባባሪ ሊቀመንበርነት የተመራው ይህ ሰባተኛው የሥራ ቡድን ስብስባ ወደፊት በሚያደርጓቸው ውይይቶች በግልፅነት ለመነጋገር መስማማታቸውን የኤምባሲው መግለጫ አመልክቷል፡፡
"እአአ በ1984 በኢትዮጵያ በተራዘመ ድርቅ ሳቢያ በስፋት በተከሰተው የምግብ እጥረት እና በመንግሥት አድላዊ ፖሊሲዎች የተነሳ የደረሰውን ከባድ ረሃብ በዚያም ምክንያት ብዙዎቹ የትግራይ ተወላጆች የሆኑ ሰውነታቸው በረሃብ ያለቀ አንድ ሚሊዮን ኢትዮጵያውያን የተሰደዱበትን የሚዘገንን ቸነፈር በደንብ አስታውሰዋለሁ" ብለዋል። ቆይቶ ዝናብ መጣል ጀመረ። ስደተኞቹም ወደቀያቸው ተመለሱ። ይሁን እንጂ ከዚያ ጊዜ ጀምሮ ሃገሪቱ በየጊዜው ግጭት እና የበቂ ምግብ ዕጦት ተለይቷት አያውቅም ሲሉም የዩናይትድ ስቴትሱ የህግ መወሰኛ ምክር ቤት አባል አክለዋል። ዛሬ የትግራይ ህዝብ ዘግናኝ በሆነ ደረጃ ጭካኔ የተመላበት የሰብዓዊ መብት ጥሰት ጥቃት እየተፈጸመበት ነው ያሉት ሴኔተር ሌሂ ህዝቡ በአጣዳፊነት የሚያስፈልገው የምግብ እርዳታ እንዳይደርሰው የኢትዮጵያ እና የኤርትራ ወታደራዊ ኃይሎች እንዲሁም ሌሎች ታጣቂ ቡድኖች እየከለከሉ ናቸው" ብለዋል። “ዩናይትድ ስቴትስ እና ሌሎችም ከፍተኛ ዲፕሎማሲያዊ ጥረት ያደረጉ ቢሆንም የግጭቱ ተሳታፊ ወገኖች ግጭቱን አቁመው ሰላማዊ መፍትሄ ለመፈለግ የወሰዱት አንዳችም ትርጉም ያለው እርምጃ የለም" ሲሉ አክለዋል። "ትግራይ ውስጥ የሚፈጸሙትን ግድያዎች፣ በግዴታ ከቀዬ ማፈናቀል፣ ወሲባዊ ጥቃቶች እና ሌሎችም የሰብዓዊ መብት ጥሰቶች እንዲሁም በውሃ አቅርቦት ስፍራዎች እና በሆስፒታሎች እና በመሰል የጤና ማዕከሎች ላይ የሚደርሰውን ውድመት የዩናይትድ ስቴትስ መንግሥት አውግዟል። የኢትዮጵያ መንግሥት እነዚህን ወንጀሎች የፈጸሙትን ተጠያቂ እንዲያደርግ የሲቪሎችን ደህንነት እንዲጠብቅ የሰብዓዊ ረድዔት ተደራሽነትን እንዲያረጋግጥ የዩናይትድ ስቴትስ መንግሥት ጥሪ አቅርቦለታል በማለት አክለው የኤርትራም መንግሥት በገባው ቃል መሰረት ወታደሮቹ ወደግዛቱ መመለስ ነበረበት ብለዋል። በአሁኑ ጊዜ ትግራይ ውስጥ የሚታየው አሳዛኝ ዕውነታ የረሃብ፣ በሰብዓዊ ፍጡር ላይ የሚፈጸም ወንጀሎች እና የዘር ማጥፋት አድራጎት ነው ሲሉ የቀጠሉት ሴኒተር ፓትሪክ ሌሂ ይህ እየደረሰ ያለውም በአንድ ምክንያት ነው፤ እሱም የአዲስ አበባና የአስመራ መንግሥታት በመመሳጠራቸው ነው። በሪፖርቶች መሰረት ትግራይ ውስጥ ያለው ሁኔታ ከዳርፉር የባሰ ሊሆን ይችላል ሲሉም አክለዋል። አስከትለውም ትግራይ ውስጥ የሚፈጸመው የግፍ አድራጎት እንዲገታ፥ የምግብ እና ሌላም እርዳታ ተደራሽነት እንዳይከለከል ለግጭቱ ሰላማዊ መፍትሄ እንዲፈለግ እና የጭካኔ አድራጎት ሰለባ የሆኑት ዜጎች ፍትህ እንዲያገኙ እጠይቃለሁ ብለዋል።
በዩናይትድ ስቴትስ መከላከያ መሥሪያ ቤት አቅራቢያ ባለፈው ሣምንት በደረሰው የፀጥታ ሽብር ተጠርጥሮ በቁጥጥር ሥር የዋለው ኢትዮጵያዊ አሜሪካዊ ትላንት ፍርድ ቤት ቀርቦ በወታደራዊ ተቋማት ሕንፃዎች ላይ በመተኰስ ወንጀል ክስ ተመሥርቶበታል። የ 22 ዓመቱ ዮናታን መላኩ የዩናይትድ ስቴትስ ባህር ኃይል ተጠባባቂ ወታደር ሲሆን ባለፈው ሣምንት ተይዞ የታሠረው አርሊንግተን፣ ቨርጂንያ በሚገኘው ብሔራዊ መካነ መቃብር ሕግ ጥሶ ከገባ በኋላ ፖሊስ እንዲቆም ሲጠይቀው ለማምለጥ ሲሞክር ነው። ፖሊስ ባለፈው ዓርብ በትውልድ ኢትዮጵያዊውን አሜሪካዊ ዮናታን መላኩን በመጠርጠር በቁጥጥር ሥር ለማዋልና ወደ ፔንታገን የሚያመራውን አውራ መንገድ ዘግቶ ጥልቅ ምርመራ ለማካሄድ የወሰነው በግለሰቡ አድራጎትና በወቅቱ ይዞ በነበረው ቁሳቁስ ምክንያት ነው። የፌዴራሉ ዓቃብያነ ሕግ ትላንት ለፍርድ ቤቱ ባቀረቡት የክስ ማመልከቻም ዮናታን በወቅቱ ይዞት ከነበረው ታዛይ ቦርሣ ውስጥና ኋላም መኖሪያ ቤቱ ሲፈተሽ ናይትሬት የተባለ ለቦንብ መሥሪያ ሊውል የሚችል ንጥረ-ነገር ማግኘታቸውን ዘርዝረዋል። በመኪና የተፃፈ ፈንጂ መሥሪያ ቁሳቁስ ዝርዝር ያለበት ሰነድ ማግኘታቸውንም አስረድተዋል። መርማሪዎች አክለውም ዮናታን መላኩ በባህር ኃይሉ ብሄራዊ ሙዚየም ሕንፃ ላይ ሲተኩስ እንዲሁም በተደጋጋሚ በአረብኛ ቋንቋ «አላህ ወአክባር» ወይም «አላህ ታላቅ ነው» እያለ ሲፈክር የሚያሳይ እራሱን የቀረጸበት ቪዲዮ ማግኘታቸውንም አብራርተዋል። ቪዲዮው በተጨማሪም ዮናታን ከመኪናው ውስጥ ሆኖ እየተኮሰ «የሚያገኙት ይህንን ነው። ዒላማዬ ይሄ ነው። ይህ የወታደራዊ ሕንፃ ነው። ጥቃት ይደርስበታል» እያለ ሲናገር ያሳያል ተብሏል። በዩናይትድ ስቴትስ ባህር ኃይል ቃል አቀባይ መግለጫ መሠረት ዮናታን መላኩ ሲቀጠር ኃይማኖቱን ያስመዘገበው ሙስሊም ነኝ ብሎ ነው። እስከዛሬ በየትኛውም ጦር ግንባር ተመድቦ ባያውቅም ዮናታን በተጠባባቂነት ተመዝግቦ የሚገኝ ያሜሪካ ወታደር ነው።
ኮሎምቢያዊው አንቶኒዮ (ቶኒ) አኮስታ (Tony Acosta) የጊታር ክር በማምረትና በመሸጥ ነው የሚተዳደረው። በርካታ ገንዘብን ከሽያጩ ካጠራቀመ በኃላ የራሱን ምርት የሚያስተዋውቅበትና የሚሸጥበትን መደብሮች በማንሃታን (Manhattan) ከፍቷል። ከዚህ ቀደም እንደሰማናቸው ከስኬት ጀርባ ያሉ የስራ ጥረቶች አሜሪካኖቹ እንደሚሉት አሜሪካን ድሪም “American dream” በህይወት ትግል ውስጥ አልፏል አኮስታ። ዋሽንግተን ዲሲ — ከጎበዝ ጊታር ተጫዋቾች ጀርባ ሌላ ታላቅ አርቲስት አለ የሚለው አባባል ለአንቶኒዮ አኮስታ ሳይሆን አይቀርም።የሚሰራችው የጊታር ክሮች በአለም አቀፍ ደረጃ ባሉ ሙዚቀኞች ምቹና ተወዳጅነትን ያተረፉ ናቸው። የረቂቅ ሙዚቃ (classical music) ጊታር ተጫዋቾች ብዙውን ጊዜ የሚጠቀሙት የናይሎን (nylon) ክሮችን ነው። ምክንያቱም ለድምፅ ህብር፣ ለጣቶች ፍጥነት እንዲሁም ለድምፅ መጨመርና መቀነስ ምቹ ስለሆኑ። መሰረቱ ደቡብ ስፔን የሆነው የፍላሜንኮ (flamenco) ሙዚቃ የራሱ የሆነ የዳንስና የአዘፋፈን ስልት አለው። ዋናው የፍላሜንኮ መለያው ደግሞ በጊታር የሙዚቃ መሳሪያ ላይ የተመሰረተ መሆኑ ነው። ብብዛት በጊታር አጨዋወት ላይ እንተለመደው የግራ እጅ ጣቶች ፍጥነትን ብቻ ሳይሆን የቀኝ እጅን ልዩ እንቅስቃሴና ፍጥነት የፍላሜንኮ ሙዚቃ ጨዋታውን የተለየ ያደርገዋል። Flamenco Dance ​ የቶኒ አኮስታ የጊታር ክሮች በነዚህ ሁለት የሙዚቃ ስልቶች ሙዚቃ ተጫዋቾቹ ዘንድ ተመራጭ ነው። ቶኒ አኮስታ የክላሲካል ሙዚቀኛ፣ የንግድ ሰው፣ እንዲሁም የክላሲካልና የፍላሜንኮ የጊታር ክር አምራች ነው። ያመረታቸው ክሮች በጥራታቸው በበርካታ ሙዚቀኞች ዘንድ ተወዳጆች ናቸው፤ ዝነኞቹን የአርጀንቲናው ጊታር ተጫዋች ጆርግ ሞሬል (Jorg Morel) እና ስፔናዊው ፓኮ ደ ሉቺያን (Paco De Lucia) ጨምሮ። እ.አ.አ ከ2008 ዓ.ም በፊት ሉቲየር (Luthier) በተባለው የሙዚቃ መሳሪያ አቅራቢ ኮርፖሬሽን በከፍተኛ ደረጃ ሽያጭ ታዋቂ ነበሩ የቶኒ የጊታር ክር ምርቶች። የሽያጭ ገቢው ብቻ በአመት እስከ 2.5 ሚልየን ዶላርስ ደርሶ ነበር። በዚያን ጊዜ ከናይሎን የተሰራ የጊታር ክር ነበር የሚያመርተው፤ የተለየ የድምፅ ቃና እና ለተጫዋቹ ምቾት የሚሰጥ በመሆኑም ተመራጭ ነበር። በዩናይትድ ስቴትስ የምጣኔ ሃብት ባዘቀዘቀበት አመታቶችና ገበያ በጠፋበት ጊዜ ቶኒ አኮስታ የማከፋፈያ መደብሮቹን እስከመሸጥ ደርሶ ነበር። ሰላሳ አመታትን ያስቆጠረው የቶኒ የጊታር ክር ምርት በድጋሚ በብዛትና በጥራት ገበያውን ተቆጣጥሮታል። ድርጅቱ በብዛትና በስፋት ማምረት ይችላል፤ ነገር ግን በአንድ ጊዜ ብዙ ማምረትን አይፈልግም ቶኒ እንዳለው ። “ምርቱ በጥራት እስከተሰራ ድረስ ገንዘብ ይመጣል። ትክክለኛ ድምፅና ቃና የሚሰጠውን የጊታር ክር መስራት መቻል ነው የሚያስጨንቀኝ፣ ተመራጭ ለመሆን ደግሞ የግል ችሎታና ተሰጦን ይጠይቃል” ብሏል ቶኒ። የቪኦኤው ባልደረባችን ራሞን ታይሎርን (Ramon Taylor) ዘገባ መስታወት አራጋው ታቀርበዋለች። ሙሉ ዝግጅቱን ከበታች ያለውን የድምፅ ምልክት በመጫን ያዳምጡ።
በዓለም ዙሪያ ከሃምሣ በሚበልጡ ሀገሮች ከሃያ ሰባት ሚሊዮን በላይ በጦርነቶች ምክንያት የተፈናቀሉ ሰዎች አሉ። ከዚህ ውስጥ ቢያንስ ግማሹ ማለትም አስራ ሦስት ሚሊዮኑ ህፃናት ናቸው። ታዲያ አገሮችና የሰብዓዊ አገልግሎቶች ድርጅቶች እነዚህ ተፈናቃዮች ላሉባቸው ልዩ ችግሮች ለመድረስ የሚጠቀሙበት መመሪያየተባበሩት መንግሥታት ድርጅት እያዘጋጀ ነው። ራዲካ ኩማራስዋሪ በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት በጦርነቶች ውስጥ የተጠመዱ ልጆች ጉዳይ የዋና ፀሐፊው ልዩ ተጠሪ ናቸው። "በዓለም ዙሪያ - ይላሉ ኩማራስዋሪ - እነዚህ ልጆች ትኩረት ካላገኙት መካከል የሚገኙና ለአደጋ የተጋለጡ ህፃናት ናቸው። መንግሥታት እነዚህን ልጆች ለመታደግ በርታ ብለው መሥራት አለባቸው ሲሉም ያሳስባሉ። "ባሁኑ ጊዜ እየተባባሰ የመጣው ነገር ግጭት ሲፈጠር ወይም አደጋ ሲደርስ መንግሥታት ኃላፊነቱን ከራሣቸው ላይ በማውረድ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት አንድ መላ ሊፈጥርለት ይችላል ብለው ይተዉታል። ይህ መሆን የሌለበት ነገር ነው። በቀዳሚነት ኃላፊነቱ የዚያው ሃገር መንግሥት ነው ። የሉዓላዊነት ትርጉሙም የገዛ ሲቪል ህዝቡን፣ ዜጎቹን ደህንነት መጠበቅ ነው። ሃገሮቹ የበለጠ ኃላፊነት መውሰድ እንዳለባቸው ልናሳውቃቸው እፈልጋለን። እኛ እኮ አጋዥ እንጂ ዋናና ብቸኛ ተዋናዮች መሆን አንችልም።" ብለዋል ልዩ ተጠሪዋ፡፡ የመንግሥታቱ ድርጅት እያዘጋጀ ያለው መሠረታዊ መመሪያ ነው። ተፈናቃዮቹ እንደሌሎቹ ተፈናቃይ እንዳልሆኑት ልጆች ሁሉ ዕኩል መብትና ነፃነት ሊኖራቸውና ለነሱ የሚበጀውን ማድረግ የቅድሚያ ትኩረት ሊሰጠው እንደሚገባ ሚስ ኩማራስዋሪ ያሣስባሉ። የተሻለ የኑሮ ሁኔታ፣ የደህንነታቸው መጠበቅ፥ ከወሲባዊ ጥቃት፥ በህገወጥ መንገድ ከአገር ወደአገር ከሚያጓጉዙና በግዴታ ወሲብ ንግድ ውስጥ ከሚያሠማሯቸው ኃይሎች ሁሉ መጠበቅ አለባቸው ። መንግሥታት ተፈናቃይ ቤተሰቦች ሳይነጣጠሉ አብረው የሚኖሩበትን፥ ልጆች ትምህርት መቀጠላቸውን አስፈላጊ ሲሆንም ሥነ-ልቡናዊ ድጋፍ የሚያገኙበትን ሁኔታዎች ማመቻቸት እንደሚጠበቅባቸው የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ያስገነዝባል።
ቀረብ ሰብኣዊ ሓገዝ ኣብ ዝሓለፉ ሒደት ኣዋርሕ ውሱን ለውጢ ዋላ’ኳ እንተሃለዎ፤ ሐዚ ‘ውን ኣብ ሰናይ ድልየትን ፍቓድን ስርዓት ኢትዮጵያ ዝተመስረተ እዩ። ኣብ ትሕቲ ዝኾነ ይኹን ኩነታት ናብ ድርድር ክኣቱ ዘይግባእን ብዝኾነ ምኽንያት ክተዓናቀፍ ዘይነበሮን ቀረብ ሰብኣዊ ሓገዝ ኣብ ትግራይ ግን ብኣንፃሩ ጥቓ ሓደ ዓመት ሰብኣዊ ሓገዝ ከይኣቱ ተኸልኪሉ ፀኒሑ እዩ። ኣብ ቀረባ እዋን ውሱን ምምሕያሽ ዝተርኣየሉ ቀረብ ሰብኣዊ ሓገዝ እውን እንተኾነ ምስቲ ጠለብ ፈፂሙ ዝመጣጠን ኣይኮነን። ብዓይነት ክረኣ ከሎ እውን ብተመሳሳሊ ናይ ምግቢ ዓይነታት /food items/ ዝበሃሉ መሰረታዊ ቀረባት ምግቢ ማለት እውን ስርናይ፣ ዓተርን ዘይትን ሕፅረት ኣሎ። ካብዚ ወፃኢ ዘለው ኣድለይቲ ነገራት ማለት እውን መድሓኒት፣ ነዳዲ፣ ሃነፅቲ ምግብታትን ካልኦትን ድማ ኣዝዩ ትሑት መጠን ንምእታው ፈተነታት ይንበር ‘ምበር፤ ተኸታታልነት ዘይብሉ፣ መጠኑ ኣዝዩ ውሑድ፣ ትኹረት ዝሰኣነ ጉዳይ ኮይኑ ይርከብ። ስለዝኾነ ዘድለ በዝሕን ዓይነትን ሰብኣዊ ረድኤት ብዘይገደብን ብተኸታታልን ናብ ትግራይ ንክኣቱ፤ ፖለቲካውን ወተሃዳራውን ሕድገት /concession/ ዘይግበረሉ ጉዳይ ምዃኑ ብምርዳእ፤ ብወገን ስርዓት ኢትዮጵያ ዘሎ ርኡይ ናይ ምትዕንቃፍ ተግባራት ይኹን ብትካላት ወሃብቲ ሰብኣዊ ሓገዝ ዝርአዩ ጉድለታት ንምስትኽኻል ኩሉ ትግራዋይ ዘይተቋረፀ ጎስጓስ ክገብር ኣለዎ፡፡ ኣብዚ መዳይ ሳልሳይ ወያነ ትግራይ ዘይተገደበ ሰብኣዊ ሓገዝ ናብ ትግራይ ክኣቱ ክውግኖም ዝፀንሐ ሰፋሕቲ ዲፕሎማስያዊ ፃዕርታት ኣጠናኺሩ ከምዝቕፅል ከረጋግፅ ይደሊ፡፡ ናብ ወረዳታትን ከተማታትን ዝበፅሐ ሰብኣዊ ሓገዝ ንዝተፈላለዩ ፀገማት ዝተቓልዐ እዩ። እቲ ቀንድን መሰረታውን ፀገም ኣብ ዕደላ ተጠቀምቲ ሰብኣዊ ረድኤት ዘሎ ግልፂ ምጉናይን ሌላን ጉሌላን እዩ። ከምዝፍለጥ እቲ ናይ ፅንተት ኩናት ዘስዐቦ ዕንወትን ድሒሩ ብዝተነበረ ክባን ዳርጋ ሙሉእ ህዝቢ ትግራይ ተፀባዪ ሰብኣዊ ሓገዝ ኮይኑ እዩ። ይኹን ‘ምበር ኣብ ግልፂ መዐቀኒ ዝተመስረተ ናይ ዕደላ ቅደም ሰዓብ /ሪጋ/ ብምውፃእ ረድኤት ክዕደል እናተገብኦ፤ ኣብዚ መዳይ ኣዝዮም መነወርቲ ተግባራት ይፍፀሙ ኣለው፡፡ እዞም ተግባራት ብሰንኪ ጥምየትን ዓፀቦን ኣብ ደንደስ ሞት ንዝርከብ ህዝብና ኣብ ክንዲ ብፍትሓውነት ተባፃሒ ብምግባር ህይወት ብዙሓት ወገናት ምድሓን፤ ኣዝዮም መነወርቲ ተግባራት ብምፍፃም ስቓይ ህዝብና ምግዳድ ፈፂሙ ተቐባልነት የብሉን፡፡ 2. ክረምታዊ ዕማማት ብዝምልከት ናይ ዓምን ሎሚ ዓመትን ክራማት ካብቲ ቅድሚኡ ዝነበረ ተመሳሳሊ ወቕቲ ኣዝዩ ዝተፈለየ እዩ። ሓረስታይ ትግራይ ምህረቱ ተመንዚዑ፣ ናይ ሕርሻ መሳርሕታቱ ተቓፂሎም፣ ሃፍቱን ጥሪቱን ተዘሚቱ፤ ዝተለመደ ናይ ሕርሻ ንጥፈታቱ በቲ ዝፀንሐ ኣሰራርሓ ዝዓመሉ ኩነታት የለን። ብፍላይ ድማ ሎሚ ዓመት ሓረስታይ ትግራይ ብዘይ ዘርኢ፣ ዘበናዊ ድኹዒ፣ መድሓኒት ፀረ ባልዕን ፀረ ፃህያይን ሕርሻዊ ስራሕቱ ክሳልጥ ስለዝተገደደ ተወሳኺ ተባላሓታይነትን ፃዕርን ይሓትት፡፡ ስለዝኾነ ናይ ሎሚ ዘበን ክረምቲ ኣብ ምውሓስ ህልውና ህዝብና ዘለዎ ዓብዪ ተራ ኣብ ግምት ብምእታው፤ ኩሉ ትግራዋይ ብፍላይ ዲያስፖራ፡ ምሩፅ ዘርኢ፣ ዘበናዊ ድኹዒ፣ መድሓኒት ፀረ ባልዕን ፀረ ፃህያይን ብቕልጡፍ ክኣቱ ዝተዋደደ ጎስጓስን ወፍርን ክገብርን ንፅውዕ። ሓረስታይ ትግራይ ከም ልማዱ ክረምታዊ ስራሕቱ እናተሓጋገዘን እናተደጋገፈን ከወጋግን ይግባእ። ናይ ሕርሻ መሳርሕታት ብምልፋንን ብምድግጋፍን፣ ዘርኢ ብምልቕቓሕን ብምትሕግጋዝን፣ ባህላዊ ምህርቲ መሰሰንቲ እታወታት ብምጥቃም ናይ ሕርሻ ስራሕቱ ብዕቱብ ክዓምም ክነዘኻኽር ንደሊ። ምስ ናይ ክረምቲ ወቕቲ ተታሓሒዙ ክፍጠሩ ዝኽእሉ ፀገማት ማለት እውን ልዕሊ ዓቐን ዝናብ፣ ውሕጅ፤ ኣብ እዋን ክረምቲ ዝረኣዩ ተላበድቲ ሕማማት ከምኒ ዓሶ፣ ኮሌራ፣ ማይ ወለድ ሕማማትን ካልኦትን ብዝኸኣሎ ኩሉ ክከላኸልን ጥንቃቐ ክገብርን ኣለዎ። ከምዝፍለጥ ኣብ ከተማ ሰለኽለኻ ኣብ ዝሓለፈ ሰሙን ብዘጋጠመ ሓደጋ ውሕጅ ልዕሊ 30 ወገናትና ስኢንና ኢና። ሳልሳይ ወያነ ትግራይ ህይወት ወገናትና ብዝመንጠለና ሓደጋ ዝተሰመዖ መሪር ሓዘን እናገለፀ ንቤተሰብ ግዳያትን መላእ ህዝብናን ድማ ፅንዓት ይምነ። ኣብዚ ሓደጋ ስድራ ቤት ህይወቶም ዝሰኣኑ ወገናት፣ ኣብ ቤት ንብረቶም ጉድኣት ዝበፅሖምን ንኣካላዊ መጉዳእቲ ዝተቓልዑን ወገናት ኩሎም ዓቕሚ ብዘፍቀዶ ድጋፍን ሓገዝን ክግበረሎም ይግባእ፡፡ 3. ኣብ ዝተፈላለዩ ከባብታት ዝተኣሰሩ ተጋሩ ብዝምልከት ክሳብ ሐዚ ብዓሰርተታት ኣሻሓት ዝቑፀሩ ተጋሩ ፎቖዶ መዳጎኒ ማእኸላት እናተሳቐዩ ይርከቡ። “በቢ ሓደ ሰብ ወሓደ” ከምዝበሃል ብዙሓት ወገናትና ብዝወርዶም ዘሎ መሪር ስቓይ፣ ብዘሎ ሕማቕ ኣተሓሕዛ፣ ሕፅረት ምግብን ሕክምናን ተሓዊስዎ በቢ መዓልቱ ወገናትና ግዳይ ሞት ይኾኑ ኣለው። እዞም ብዘይ ፍርዲ፣ ብጅምላ፣ ብመንነቶም ጥራሕ ዝተኣሰሩ ወገናት ግቡእ ኣቓልቦ ማሕበረሰብ ዓለም፣ ሚድያታትን ትካላት ተሓለቕቲ ሰብኣዊ መሰልን ብዘይምርካቦም ኣብ ልዕሊኦም ዝወርድ ዘሎ ግፍዒ ካብ ግዘ ናብ ግዘ እናተጋደደ ይኸይድ ኣሎ። ቅድሚ ኣዋርሕ ካብ ሸኸት ናብ ዓፋር ሰመራ ብሓይሊ ዝተወሰዱ ልዕሊ ዓሰርተ ሓሙሽተ ሽሕ /15000/ ተጋሩ፤ ኣረጋውያን፣ ህፃናት፣ ጥኑሳት፣ ናይ ጥዕና ፀገም ዘለዎም ወገናት ሓዊሱ ኣብ ኣዝዩ ሃሩርን ፀቢብን ቦታ ስለዝተዳጎኑ ብዙሓት ግዳይ ሞት፣ ሕማም፣ ሰነ ልቦናውን ኣካላውን ማህሰይቲ እናኾኑ እዮም። ብሓይልታት ኣምሓራ ዝተጎበጠ ህዝብን መሬትን ምዕራብ ትግራይ፤ ኣብ ከተማ ሑመራን ካልኦት በቢ ቦትኡ ኣብ ዘለው ኣብያተ ማሕዩር ኣሸሓት ይሳቐዩ፣ ኢ ሰብኣዊ ብዝኾነ ኣገባብ ይቕተሉ፣ ግዳይ ዝተፈላለዩ ጥቕዓታት ይኾኑ ኣለው። ኣብ ካልኦት ከባብታት ኢትዮጵያ ምናዳ ኣብ ኣዲስ ኣበባን ከምኡ እውን ፎቖዶ ኣብያተ ማእሰርቲ ኢትዮጵያ ንተጋሩ ነበር ኣባላት ሰራዊት ኢትዮጵያ ሓዊሱ ዝተዳጎኑ ኩሎም ተጋሩ ዝወርዶም ዘሎ መከራን ኣደራዕን ኣዝዩ ከቢድ እዩ። ስለዝኾነ ኣብ ልዕሊ እዞም ኣሕዋትና ዝፍፀም ዘሎ ፍፁም ኢ ሰብኣዊ ተግባር ትኹረት ማሕበረሰብ ዓለምን ዝምልከቶም ዓለም ለኸ ትካላትን ንኽረክብ ኣብዚ ጉዳይ ቀፃሊ ጎስጓስ ምግባር የድሊ። ብድምር ትግራይ ኣትያቶ ካብ ዘላ ኣዝዩ ዝተሓላለኸ ናይ ህልውና ሓደጋ ወፂአ፤ ማሳ ማሳ መዘናታታ እትስጉም ዴሞክራሲያዊት ሃገረ ትግራይ ንምግሃድ፤ ነብሰ ወከፍ ትግራይ ኩለ መዳያዊ ቃልሱ ከሐይል፣ ፀረ ህዝባዊ ዕላማታት ዝኾኑ ናይ ውሽጥን ደገን ኣካላት ብዘይ ወለም ዘለም ክቃለስ፣ ኣፈላላይ ሓሳባት ዘኽብር ሓድነት ተጋሩ ክብርኽ ናይ ባዕሉ ተራ ክዋፃእ፣ ኣብ ትግራይ ዘሎ ህዝብና ድማ ነኒባዕሉ ክተሓጋገዝን ክተሓላለን ንፅውዕ።
ኢትዮ-ቴሌኮም በከፊል ወደ ግል የማዛወር አካል የሆነው 40 በመቶ የሚሆነውን የአክስዮን ድርሻ ለመሸጥ ለተወዳዳሪዎች ክፍት ማድረጉን በዛሬው ዕለት የገንዘብ ሚኒስቴር አስታውቋል። ከዚህም ጋር ተያይዞ የኦፕሬሽን፣ የመሰረተ ልማት አስተዳደርና የቀጣይ ትውልድ ቴክኖሎጂ አቅሞችን በተመለከተ ያሉ ምርጥ ተሞክሮዎች በማምጣት እሴት መጨመር የሚችሉ ፍላጎት ያላቸውን ተጫራቾች እንደጋበዘም ተጠቁሟል። በከፊል ወደ ግል የማዛወር የሃሳብ መጠየቂያም እንዳወጣም የተገለጸ ሲሆን ይህም በከፊል ወደ ግል የማዛወር የሚመለከቱ መመሪያዎችና ዝርዝር መረጃዎች ሃሳብ የሚቀርብበት ሂደት እና የብቃት መስፈርት ጨምሮ በሰነዱ ተመላክቷል ተብሏል። ይህ የሃሳብ መጠየቂያ ለሚመለከታቸው ሁሉ ክፍት ሲሆን ከዚህ በፊት የፍላጎት መግለጫ በማቅረብ ፍላጎታቸውን ለገለጹ ኩባንያዎች ብቻ የተወሰነ እንዳልሆነም ሚኒስቴሩ ገልጿል። የሃሳብ መጠየቂያውን ለማግኘት ፍላጎት ያለው ወገን የማይመለስ 20 ሺህ የአሜሪካ ዶላር መክፈልም እንደሚገባውም ተመላክቷል። የተሰናባቹ 2013 ዓመት ዓበይት ምጣኔ ኃብታዊ ክስተቶች መመጣጠን ያልቻለው የንግድ ሚዛን ጉድለትና የናረው የውጭ ምንዛሪ በሳፋሪኮም የሚመራው ጥምረት ከወራት በኋላ በኢትዮጵያ አገልግሎት እንደሚጀምር አስታወቀ ከመንግሥት የልማት ድርጅቶች አንዱ የሆነው ኢትዮቴሌኮም ገቢው ትርፋማ ከሚባሉ ድርጅቶች አንዱ ቢሆንም ከሌሎች የቀጠናው ኩባንያዎች ጋር ሲወዳዳር ዝቅተኛ ነበር ይላሉ በዘርፉ ያሉ ተንታኞች። ኢትዮጵያ ኢትዮቴሌኮምን ጨምሮ ሌሎች የመንግሥት ልማት ድርጅቶችን ድርሻ ለመሸጥ የወሰነችው በዋነኝነት ያላትን ከፍተኛ ዕዳ ለመክፈል እንደሆነ ተንታኞች የሚናገሩ ሲሆን፤ በተጨማሪነት የቴሌኮምን ተደራሽነት ለመጨመርና አገልግሎቱን ለማቀላጠፍ እንደሆነም ይጠቀሳል። ከዚህም በተጨማሪ የአገር በቀል ኢኮኖሚ ሪፎርም ፕሮግራም አካል ሆኖ የግል ኢኮኖሚ ሚናን ለመጨመር፣ የመንግሥት ልማት ውጤታማነት ለማሻሻል፣ ተወዳዳሪነታቸውን ለማጎልበት፣ ላካፒታል ያላቸውን ተደራሽነት እና የአገልግሎታቸውን ጥራት ለማሻሻልም ወደ ግል የማዛወሩ አዋጅ እንደወጣም የገንዘብ ሚኒስቴር በዛሬው መግለጫ አመላክቷል። በውጭ ኩባንያዎች ከሚያዙት ሁለቱ የቴሌኮም ፈቃዶች በተጨማሪ ዋነኛው የአገሪቱ አገልግሎት ሰጪ ኢትዮቴሌኮምም በሩን ለባለሀብቶች ከፍቷል። በዚህም በመንግሥት ብቸኛ ባለቤትነት ሥር የቆየው ተቋሙ 40 በመቶ ድርሻውን ለውጪ ባለሀብቶች፣ 5 በመቶውን ለኢትዮጵያውያን እና 55 በመቶውን መንግሥት እንደሚይዘው ይጠበቃል። በዓለም ላይ ካሉ አገራት የቴሌኮምን ዘርፍ ተወዳዳሪነት ከከፈቱት የመጨረሻ ከሚባሉ አገራት አንዷ የሆነችው ኢትዮጵያ ተለያዩ ዓለም አቀፍ የገንዘብ ተቋማት በመታገዝ ከያዘችው የምጣኔ ሀብት ማሻሻያዎች መካከል አንዱ በማድረግም ለሦስት ዓመታት ያህል የቴሌኮምን ድርሻን ለመሸጥ በሂደት ላይ ነበረች። እነዚህ አገር በቀል የምጣኔ ሀብት ማሻሻያዎች የሥራ እድልን ለመጨመር፣ ድህነትን ለመቀነስና የአገሪቱን ምጣኔ ሀብት ሁሉን አካታችና ዘለቄታ ባለው መልኩ ለማሳደግ ጠቃሚ እንደሆነም ሲነገር ነበር። በኢትዮጵያ ውስጥ የመጀመሪያው የቴሌኮም ፈቃድ የተሰጠው በኬንያው ሳፋሪኮም የሚመራው ጥምረት ሲሆን ያሸነፈውም በ850 ሚሊዮን ዶላር ነው። ዓለም አቀፍ ትብብር ለኢትዮጵያ የተሰኘው ይህ ጥምረት በዘርፉ አሉ የሚባሉ ስመ ጥር የቴሌኮም ኩባንያዎችንና ተቋማትን በቅንጅት የያዘ ሲሆን እነዚህም ሳፋሪኮም፣ ቮዳኮም ግሩፕ፣ ቮዳፎን ግሩፕና ሱሚቶሞ ኮርፖሬሽንና ሲዲሲ ግሩፕ የተካተቱበት ነው። ጥምረቱ በኢትዮጵያ የሚሰጠውን የቴሌኮም አገልግሎት ከመጪው ጥር 2014 ዓ.ም በኋላ ይጀምራል ተብሏል። ቴሌኮም አገልግሎት ለመስጠት የመጀመሪያውን ፈቃድ ያገኘው የውጭ ተቋም በርካታ ጥቅሞችን ለአገሪቱና ለሕዝቧ ያስገኛል የተባለ ሲሆን በተለይ በየጊዜው እያደገ ከመጣው የሥራ ፈላጊ ወጣት ቁጥር አንጻር አስተዋጽኦ እንደሚኖረው የተነገረ ሲሆን ከፍተኛ መጠን ያለው የሥራ ዕድልን ይፈጥራል ተብሏል።
ኪም ካትራልል እንግሊዛዊቷ ካናዳዊት ተዋናይ ናት ፡፡ በ HBO ወሲብ እና ከተማ ላይ እንደ ሳማንታ ጆንስ ሚናዋ በሰፊው ትታወቃለች። በከተማ ውስጥ ወሲብን ካልተመለከቱ ታዲያ እንዴት ብዙ ግልጽ የወሲብ ትዕይንቶች እንዳሉ ያውቃሉ ፡፡ ትኩረት የሚስብ የኪም ካትራልል የጡት ጫፍ የተንሸራታች ስዕሎች ሾልከው ወጣ ትናንሽ ኳሶችን እያሳየች ስፍር ቁጥር የሌላቸውን ጊዜያት ስትሄድ ካትራልል የተተወች አይመስልም ፡፡ ትዕይንቶቹ ከዚያ ጠባብ እምስ ውስጥ ገሃነመኔን የሚያፈነጥዙት እርስዎ እንደነበሩ ይመኙልዎታል ፡፡ ቆንጆ የኪም ካትራልል ቢኪኒ ስዕሎች ተገለጡ እነዚህ ዝነኞች አብዛኛዎቹ ዕድሜያቸው እየገፋ ሲሄድ ደስ በሚሰኝ የቢኪኒ አካል ውስጥ ሆነው እነሱን ማየት ይቸግራቸዋል ፡፡ የበለጠ ተወዳጅ ለመሆን ግፊት በሚሰማቸው ዕድሜያቸው ዕድሜያቸው ፡፡ የተለያዩ የኪም ካትራልል ቀይ ምንጣፍ ፎቶ-ቀንበጦች አብዛኛዎቹ ዝነኞች ለሴት ብልት መሰንጠቂያ ዕይታ እግሮቻቸውን ያሰራጫሉ ፡፡ ኪም ካትራልል አሁን የ 63 ዓመት ወጣት ነው እናም ሁሉም ማራኪነት ከረጅም ጊዜ አል goneል። ቆንጆው ፊት እና ቅciousት ሰውነት ከአሁን በኋላ ያን ያህል አይደሉም። ዝርዝር ሁኔታ
የፒ.ቪ.ሲ. የቧንቧ መስመር በዋናነት የግብርና ውሃ አቅርቦት እና የውሃ ፍሳሽ ስርዓት ፣የአርክቴክቸር የውሃ አቅርቦት እና የፍሳሽ ማስወገጃ ስርዓት ፣የሽቦ አቀማመጥ ስርዓት ወዘተ ዓላማዎችን ለማምረት ያገለግላል። ኢሜይል ይላኩልን። የምርት ዝርዝር የምርት መለያዎች የፒ.ቪ.ሲ. የቧንቧ መስመር በዋናነት የግብርና ውሃ አቅርቦት እና የውሃ ፍሳሽ ስርዓት ፣የአርክቴክቸር የውሃ አቅርቦት እና የፍሳሽ ማስወገጃ ስርዓት ፣የሽቦ አቀማመጥ ስርዓት ወዘተ ዓላማዎችን ለማምረት ያገለግላል። >>አሃዱ ሾጣጣ (ትይዩ) ባለ ሁለት ጠመዝማዛ ኤክስትራክተር-የPVC ቧንቧ ሻጋታ-ቫኩም የሚፈጥር ታንክ-ጎታች ማሽን-መቁረጫ ማሽን-ስታከር/ቢሊንግ ማሽን።>>እና መስመሩ የከፍተኛ ደረጃ ቱቦዎችን ለማምረት እና ለማምረት በኮምፕትሮለር ወፍራም መሳሪያ ወይም በኮምፒተር ቀለም-ጄት ፕሪንተር ወዘተ ሊታጠቅ ይችላል። የሂደቱ ፍሰት፡ የስክሪፕት ጫኚ ለቀላቃይ → ቀላቃይ ክፍል → ሾጣጣ ጫኝ ለኤክስትሩደር → ሾጣጣ መንትያ ጠመዝማዛ ገላጭ → ሻጋታ → የቫኩም ካሊብሬሽን ታንክ → አራት ጥፍርዎች መጎተት → የፕላኔተሪ መጋዝ መቁረጫ → የቃጭል ማሽን/ የመቁረጫ ጠረጴዛ → የመጨረሻ ምርት መፈተሽ እና ማሸግ
NetEnt (የተጣራ መዝናኛ) ተደማጭነት ያለው የቀጥታ ካሲኖ ሶፍትዌር አቅራቢ ሆኗል፣ ከ150 በላይ የቀጥታ ካሲኖ ጣቢያዎችን ያገለግላል። በቁማር ኢንዱስትሪ ውስጥ ያለው ሥሮቹ በይፋ ከመፈጠሩ ከረጅም ጊዜ በፊት NetEnt በገበያ ውስጥ ስኬታማ ተጫዋች ሆኖ አቋቁሟል። የእነሱ የጨዋታ ፖርትፎሊዮ በተመሳሳይ መልኩ አስደናቂ ነው። NetEnt ሰፊ የመስመር ላይ የቁማር ጨዋታዎችን ከማዳበር በተጨማሪ የካሲኖ ኦፕሬተሮችን የአስተዳደር መሳሪያዎች ያቀርባል። በሚያምር ሁኔታ እጅግ በጣም ጥሩ በሆኑ ግራፊክስ እና የድምጽ ውጤቶች የተነደፉ፣ የNetEnt የቀጥታ ካሲኖ ጨዋታዎች ለዲጂታል መዝናኛዎች ያተኮሩ ናቸው። ተጫዋቾች ልዩ መተግበሪያዎችን ማውረድ አያስፈልጋቸውም። አብዛኛዎቹ የማዕረግ ስሞች ከፍ ያለ RTPs እና ኦሪጅናል ጭብጦች፣ ከሌሎች ብልሃተኛ ባህሪያት ጋር አብረው መጥተዋል። ከፍተኛ NetEnt ካሲኖዎችየ NetEnt በጣም ተወዳጅ ጨዋታዎችNetEnt ስቱዲዮዎች ከፍተኛ NetEnt ካሲኖዎች የ NetEnt የቀጥታ ካሲኖዎች ከህዝቡ ጎልተው ይታያሉ ምክንያቱም NetEnt ከ 1994 ጀምሮ ለፈጠራ እና ለላቀነት የሚገፋፋ ኩባንያ ነው ። የቀጥታ ካሲኖን በሚመርጡበት ጊዜ አንድ ተጫዋች በጣም ጥሩ የሶፍትዌር አቅራቢዎች እንዳሉት ማስታወስ አለበት። የእሱ የቀጥታ ካሲኖዎች በኔትወርኩ ላይ በጣም ታዋቂ ከሆኑ እና በጥሩ ምክንያቶች ውስጥ አንዳንዶቹ ናቸው። ከፍተኛ ጥራት ያለው የቪዲዮ ዥረት - የ NetEnt የቀጥታ ካሲኖዎች መሳጭ ልምድ ለማቅረብ የቅርብ ጊዜውን ከፍተኛ ጥራት ያለው የቪዲዮ ዥረት ቴክኖሎጂን ይጠቀማሉ። ይህ ተጫዋቾች ዝቅተኛ ጥራት ባላቸው የቪዲዮ ዥረቶች የሚመጡ ምንም አይነት መዘግየት እንዳይሰማቸው ያረጋግጣል። **አሳታፊ ነጋዴዎች-**አቅራቢው ከተጫዋቾች ጋር በቀጥታ የሚገናኙ ሰፊ ተለዋዋጭ ነጋዴዎች አሉት። አከፋፋዮቹ በኢንዱስትሪው ውስጥ በጣም ከሚሳተፉት መካከል አንዳንዶቹ ሲሆኑ፣ ተጫዋቾች በሚጫወቱበት ጊዜ ጥሩ ጊዜ እንዲኖራቸው ማድረግ። ዴስክቶፕ እና ሞባይል ተኳሃኝነት - የ NetEnt የቀጥታ ካሲኖዎች ከሁለቱም የዴስክቶፕ እና የሞባይል መሳሪያዎች ጋር ሙሉ ለሙሉ ተኳሃኝ ናቸው፣ ስለዚህ ተጫዋቾች የትም ቢሆኑ የሚወዷቸውን ጨዋታዎች መደሰት ይችላሉ። 24/7 ጠረጴዛዎች - አንድ ተጫዋች መጫወት ሲፈልግ ምንም አይደለም; የ NetEnt የቀጥታ ካሲኖዎች ሁልጊዜ ጠረጴዛ ክፍት አላቸው። ይህ ተጫዋቾች በፈለጉት ጊዜ ወደ ተግባር መግባት እንደሚችሉ ያረጋግጣል። የቀጥታ ጨዋታዎች ሰፊ ምርጫ- አቅራቢው blackjack፣ roulette እና baccarat ጨምሮ ሰፊ የቀጥታ ጨዋታዎች ምርጫ አለው። ለሁሉም የሚሆን ነገር ስላለ ተጫዋቾች በሚወዷቸው NetEnt ርዕሶች መደሰት ይችላሉ። ካዚኖ ማብራት - የ NetEnt የቀጥታ ካሲኖዎች በጨዋታው ውስጥ ተጫዋቾችን የበለጠ ለማጥለቅ በቁማር ማብራት የተነደፉ ናቸው። ይህ በካዚኖ ውስጥ እንዳሉ ሆኖ እንዲሰማቸው ያደርጋል። የ NetEnt ጨዋታዎች ልዩ ባህሪዎች- ልዩነት አንድ ነገር NetEnt ፈጽሞ አጭር አይደለም, እና ይህ በተለይ የቀጥታ ጨዋታዎችን በተመለከተ እውነት ነው. ተጫዋቾቹ ሊጠብቁ ከሚችሏቸው ልዩ ባህሪያት መካከል አንዳንዶቹ የሚከተሉትን ያካትታሉ. Chroma ቁልፍ/አረንጓዴ ስክሪን- እነዚህ ቴክኖሎጂዎች የተለያየ አካባቢ እና ዳራ ያላቸው ጠረጴዛዎችን ያቀርባሉ. **የአውታረ መረብ ብራንድ ካዚኖ -**ይህ ባህሪ ተጫዋቾቹ በ NetEnt ጨዋታዎች በአንድ ቦታ መደሰት እንዲችሉ በርካታ አጠቃላይ የጨዋታ ሰንጠረዦችን ያመጣል። ምናባዊ ሻጭ - አቅራቢው ምናባዊ አዘዋዋሪዎችን ወደ የቀጥታ ጨዋታዎች አስተዋውቋል፣ ይህም ተጫዋቾች በስቱዲዮ ውስጥ ሳይኖራቸው ከቀጥታ ሻጭ ጋር እንዲጫወቱ ያስችላቸዋል። **የግል ጠረጴዛዎች -**ጨዋታዎቹ ተጫዋቾች በግል ጠረጴዛ ላይ እንዲጫወቱ እድል ይሰጣሉ። ቁማር በሚጫወቱበት ጊዜ አንዳንድ ግላዊነትን ለመደሰት ለሚፈልጉ ይህ ፍጹም ነው። ባለብዙ-ተጫዋች ጠረጴዛዎች- የ NetEnt የቀጥታ ጨዋታ ባለብዙ-ተጫዋች ሰንጠረዦችን ያቀርባል, ይህም ተጫዋቾች በሚጫወቱበት ጊዜ እርስ በርስ እንዲግባቡ ያስችላቸዋል. ይህ ከጓደኞች ጋር መጫወት ለሚፈልጉ ወይም አዳዲሶችን ለማግኘት ለሚፈልጉ ሰዎች በጣም ጥሩ መስህብ ነው። ጭብጥ ያላቸው ጠረጴዛዎች የቀጥታ ጨዋታዎች እዚህ ያሉት ስለ መደበኛው blackjack፣ roulette እና baccarat ሰንጠረዦች ብቻ አይደሉም። አቅራቢው ተጫዋቾቹ በተለያዩ መንገዶች ልምዳቸውን እንዲደሰቱበት ልዩ ስሜት ያላቸውን ሰንጠረዦች ያቀርባል። የ NetEnt በጣም ተወዳጅ ጨዋታዎች የቀጥታ ካዚኖ ሲመርጡቁማርተኛ ስለ ጨዋታው ሶፍትዌር ገንቢው ማሰብ አለበት። NetEnt የቀጥታ ካሲኖ ጨዋታዎች ምንም እጥረት የለውም, እና እያንዳንዳቸው እንደ ሌላው መሳጭ መሆን አዝማሚያ. በጣም ታዋቂው የ NetEnt የቀጥታ የቁማር ጨዋታዎች የሚከተሉትን ያካትታሉ። የቀጥታ Blackjack- ጨዋታው በፍፁም Blackjack፣ 7-Seat Blackjack እና Blitz Blackjack ቅርፀቶች ይገኛል። እነዚህ ተለዋጮች እያንዳንዱ የራሱ ጨዋታ አለው. ለምሳሌ ፍጹም Blackjack ውርርድ ማድረግን እና ሁሉንም ነገር ለሻጩ መተውን ያካትታል (ሁሉንም ነገር ይቆጣጠራል)። የቀጥታ ሩሌት- የቀጥታ ሩሌት ቢያንስ አራት ተለዋጮች NetEnt የቀጥታ ካሲኖዎችን ላይ ይገኛሉ. እነዚህም አውቶማቲክ ሮሌት፣ ጭብጥ አውሮፓዊ ሮሌት፣ ሩሌት ማክስ እና የአውሮፓ ሩሌት ያካትታሉ። በዚህ ምርጫ, ተጫዋቾች በጣም የሚወዱትን ነገር ለመጫወት እድሉ አላቸው. ለምሳሌ፣ ፈጣን እርምጃ የሚወዱ ተጫዋቾች ወደ አውቶማቲክ ሮሌት ይሄዳሉ። የቀጥታ Baccarat- NetEnt ላይ በጣም ታዋቂ የቀጥታ አከፋፋይ ጨዋታዎች መካከል የቀጥታ baccarat ማካተት ምንም አያስደንቅም, ይህም በብዙዎች የተወደዱ ጨዋታ ነው የተሰጠው. የቀጥታ baccarat ሁለት የጠረጴዛ ዓይነቶች እዚህ አሉ ፣ እነሱም አካላዊ ስቱዲዮ እና የ Chroma ቁልፍ ጠረጴዛዎች። አንድ ሰው ለመጫወት የሚመርጠው ጠረጴዛ ምንም ይሁን ምን, ሁሉም የጨዋታ ልዩነቶች ተመሳሳይ መሰረታዊ ነገሮችን ይጋራሉ, ለምሳሌ ስምንት የ 52 ካርዶች. NetEnt ስቱዲዮዎች የ NetEnt የመጀመሪያ ስቱዲዮ በስቶክሆልም ስዊድን ተጀመረ። ገንቢው በኋላ የቀረጻ ስቱዲዮዎቹን ወደ ማልታ አስፋፍቷል እና በጊብራልታር፣ ክራኮው እና ጎተንበርግ ቢሮዎችን ከፈተ። ሁሉም ቅርንጫፎቻቸው ከብራንድ መለያው ጋር የሚስማማ ግልጽ፣ ደማቅ የካሲኖ ጽንሰ-ሀሳብ ያሳያሉ። አንዳንድ አቅራቢዎች የታሰሩ ስቱዲዮ ቦታዎችን ይጠቀማሉ፣ነገር ግን NetEnt በብርሃን የተሞላ ክፍት ቦታ ጎልቶ ይታያል። የማልታ ስቱዲዮዎች ሰፊ የስራ ቦታ፣ በርካታ ጠረጴዛዎች እና ለፈጠራ ውይይቶች የጋራ ቦታዎች ያሉት ክፍት ወለል እቅድ አላቸው። የጨዋታ ገፀ-ባህሪያት የውስጥ ክፍሎቹን ይቆጣጠራሉ፣ የ NetEnt ስዕላዊ Betlines ግን በዕቃዎች፣ ወለል መስመሮች እና የመብራት ዕቃዎች ላይ ተለይተው ይታወቃሉ። የስቶክሆልም ስቱዲዮ በበርካታ ፎቆች ላይ ይሰራጫል, እና ቴክኖሎጂው የኩባንያውን ታሪክ እና እድገትን ይወክላል. ሌሎች ድምቀቶች የሚከተሉትን ያካትታሉ: የካሜራ ማዋቀር የመጨረሻውን ምርት በተቻለ መጠን ትክክለኛ ለማድረግ NetEnt ስቱዲዮ ካሜራዎቹን ያስቀምጣል። እያንዳንዱ ጠረጴዛ የራሱ ካሜራ በሪግ የተደገፈ፣ የውይይት መስኮት እና የጨዋታ መረጃ ያላቸው ሁለት ስክሪኖች እና የመብራት መሳሪያዎች አሉት። ማሰሪያው ካሜራውን ወደ ተለያዩ ማዕዘኖች እንዲቀመጥ ሲፈቅድ መላውን መሠረተ ልማት ከአካላዊ ጉዳት ይጠብቃል። አረንጓዴ ስክሪን ቴክኖሎጂ ብልህ የካሜራ ማዕዘኖች በማያ ገጽ ላይ አስደናቂ ውጤቶችን ለማውጣት ይረዳሉ። ካርዶቹ፣ የጠረጴዛ ዕቃዎች እና አከፋፋዮች እውነተኛ የሚመስሉበት አስደናቂ እይታዎችን ለመስራት የግሪን ስክሪን ቴክኖሎጂን ይጠይቃል። በተመሳሳይ፣ የበስተጀርባ ድምጾች እና የጨዋታ ሎቢ ግራፊክስ የተሰሩት በብልህ ቴክኖሎጂ ነው። ይህ ተጨማሪ ቦታ እና ሀብቶችን ከሚፈልግ እውነተኛ መሬት ላይ ከተመሠረተ ካሲኖ ከመልቀቅ የበለጠ ኢኮኖሚያዊ ነው። በሚገባ የተደራጀ የአገልጋይ ክፍል በተስተካከለ የአገልጋይ ክፍል ውስጥ፣ መሠረተ ልማቱ ያልተቋረጠ የኃይል አቅርቦት (UPS) የተጠበቀ እና በውጭ የኃይል ማመንጫዎች የተደገፈ ነው። የጨዋታ ክትትል የተለያዩ ክፍሎች ለነጋዴዎች እና ለጨዋታ አቀራረቦች ድጋፍ ይሰጣሉ. ሁለት የክትትል ደረጃዎች አሉ- የጨዋታ አቀራረብ በዚህ ደረጃ, ስርዓቱ የሻጭ አፈፃፀምን እና ጨዋታዎችን ይቆጣጠራል. በጨዋታ አጨዋወት ወይም ክሮፕየር ውስጥ ያለ ማንኛውም ጉዳይ ተለይቷል እና በፍጥነት ይስተናገዳል። የጨዋታ መሠረተ ልማት የታዛዥነት ቡድን የጨዋታ መሠረተ ልማትን ይቆጣጠራል። አስቀድሞ በተዘጋጁ ማንቂያዎች፣ ተቀባይነት ካለው የመቻቻል ደረጃዎች ውጭ ማንኛውንም ነገር ማየት ይችላሉ። ይህ ለፍትሃዊነት እና አነስተኛ ውድቀቶች ዋስትና ይሰጣል. አዳዲስ ዜናዎች 2022-09-25 NetEnt እና RedTiger ወደ Power Supabets ተቀላቀሉ አብዛኛዎቹ የቀጥታ ካሲኖ ተጫዋቾች "NetEnt" የሚለውን ቃል ሲሰሙ እንደ Starburst እና Gonzo's Quest ያሉ የቁማር ማሽኖች ወደ አእምሯቸው ይመጣሉ። ነገር ግን እነዚህ ተጫዋቾች አንዳንድ አዝናኝ መጫወት እንደሚችሉ አያውቁም የቀጥታ ካዚኖ NetEnt ጨዋታዎች. የአፍሪካ የቀጥታ ካሲኖ ተጫዋቾች ኔትEnt እና ቀይ ነብር ሁለቱም የዝግመተ ለውጥ ጨዋታ ብራንዶች ከSupabets ጋር መክተቻዎችን እና የቀጥታ ካሲኖ ይዘቶችን ለማቅረብ ከገቡ በኋላ ሊያገኙት ያሉት ይህንን ነው። እዚህ ምን ማብሰል አለ? 2021-08-21 እ.ኤ.አ. በ2021 ምርጥ 5 ምርጥ ክፍያ የሚከፍሉ የቀጥታ የቁማር ጨዋታዎች በቀጥታ ካሲኖ ላይ የሚጫወቱትን ምርጥ ጨዋታዎችን ስንመረምር የክፍያው ግምት አብዛኛውን ጊዜ የአጀንዳው ከፍተኛ ነው። ዛሬ እንደ ሩሌት፣ blackjack፣ poker እና baccarat ያሉ የቀጥታ የጠረጴዛ ጨዋታዎችን መጫወት ይችላሉ። የእርስዎ ተወዳጅ የመስመር ላይ የቁማር. 2021-07-14 NetEnt የቀጥታ ባካራት የመንገድ ካርታዎች እና የጨዋታ ዕድሎች NetEnt ዙሪያ አንዳንድ ምርጥ የቀጥታ የቁማር ጨዋታዎች በማዳበር ታዋቂ ነው. ደህና፣ ባለፈው ዓመት መገባደጃ ላይ፣ ይህ የስዊድን የመስመር ላይ የቁማር ጨዋታ ገንቢ በስም ዝርዝር ስር ሶስተኛውን የቀጥታ የቁማር ጨዋታን አስታውቋል - NetEnt Speed Baccarat። ይህ ጨዋታ መውደዶችን ይቀላቀላል ሩሌት እና Blackjack በየጊዜው እያደገ ባለው NetEnt ጨዋታ ቤተ-መጽሐፍት ውስጥ። 2021-05-18 NetEnt በፔንስልቬንያ እና ኒው ጀርሲ ውስጥ መለኮታዊ ፎርቹን ሜጋዌይስ ይጀምራል ዛሬ፣ NetEnt በጣም ታዋቂ ከሆኑት መካከል ደረጃ አለው የቀጥታ ካዚኖ መስመር ላይ ሶፍትዌር ገንቢዎች. ነገር ግን ኩባንያው የብሎክበስተር ቪዲዮ ማስገቢያ አርዕስቶችን በመስራት ረገድ ጥሩ ቦታ ፈልሷል ፣ ጥሩ ምሳሌው እጅግ በጣም ስኬታማው መለኮታዊ ፎርቹን ሜጋዌይስ ነው። እንደ አለመታደል ሆኖ በዩኤስ ውስጥ ያሉ ጥብቅ የህግ ማዕቀፎች እንደ ፔንስልቬንያ እና ኒው ጀርሲ ባሉ የቁማር ግዛቶች ውስጥ ያሉ ተጫዋቾች የዚህ አፈ ታሪክ ርዕስ እንዳይሰማቸው ከልክለዋል። ዜና ሩሌትባካራትBlackjackBitcoin Responsible gamingGambling addictionካዚኖ WordlistRTPየቀጥታ ካዚኖ Bankroll አስተዳደርየቀጥታ ካዚኖ መቀላቀልደህንነቱ የተጠበቀ እና የታመኑ የቀጥታ ካሲኖዎችከፍተኛ የቀጥታ ካዚኖ ጠቃሚ ምክሮች & ዘዴዎች
ተከሳሽ መስፍን አበበ በ1996 ዓ.ም የወጣውን የኢ.ፌ.ዲ.ሪ. ወንጀል ህግ አንቀፅ 671/ለ/ ስር የተመለከተውን በመተላለፍ በፈፀመው ከባድ የውንብድና ወንጀል በዐቃቤ ሕግ ክስ ተመስርቶበት ክርክር ሲደረግ ቆይቶ በስተመጨረሻ በ15 ዓመት ፅኑ እስራት እንዲቀጣ ተወስኖበታል፡፡ የክስ መዝገቡ እንደሚያስረዳው ተከሳሽ ህዳር 17 ቀን 2014 ዓ.ም በግምት ከቀኑ 7፡00 ሰዓት ሲሆን በቦሌ ክ/ከተማ ወረዳ 01 ክልል ልዩ ቦታው ቦሌ ሚካኤል መቶ አስር ሰፈር ተብሎ ከሚጠራው አካባቢ የግል ተበዳይ ሊዲያ ብርሀኑ የተባለች የራይድ አገልግሎት እንድትሰጠው ተስማምተው ኮድ 3B 19136 አ/አ በሆነ መኪናዋ ተሳፍሮ ከላፍቶ ኮንዶሚኒየም ቦሌ ሚካኤል አድርሳው 155 /አንድ መቶ አምሳ አምስት/ ብር ክፈል ስትለው እስኪ ስልክሽን አምጪ ሂሳቡን ልየው በማለት ከተቀበላት በኋላ ከወገቡ ጩቤ በማውጣት በዚህ ነው የምዘከዝክሽ ብሎ በማስፈራራት 1ኛ አንድ ሳምሰንግ ሞባይል ሞዴሉ S9 የዋጋ ግምቱ 20,000 /ሀያ ሺህ/ ብር፤ 2ኛ የጋብቻ የወርቅ ቀለበት 3 ግራም ባለ 21 ካራት የዋጋ ግምቱ 15,000 /አስራ አምስት ሺህ/ ብር፤ 3ኛ 140 /አንድ መቶ አርባ/ ብር ጥሬ ገንዘብ በአጠቃላይ 35,140 /ሰላሳ አምስት ሺህ አንድ መቶ አርባ/ ብር የሚገመት ንብረት ወስዶ ተሰውሯል፡፡ ተከሳሹ በሌላ መዝገብ በተመሳሳይ ድርጊት መስከረም 01/2014 ዓ.ም ከቀኑ 8፡00 ሰዓት ሲሆን በቦሌ ክ/ከተማ ወረዳ 01 ክልል ልዩ ቦታው ካባ ሰፈር ተብሎ ከመሚጠራው አካባቢ የግል ተበዳ ባዩሽ ደመቀ ወ/ስላሴ የተባለችው ገለሰብ በሰረገላ ታክሲ አገልግሎት ከሳሪስ አቦ ዘንባባ ሆቴል አስከ ገርጂ ለመውሰድ በደረሳት ጥሪ መሰረት ተከሳሽን በምታሽከረክረው በኮድ 3-07790 በሆነ ሰረገላ ታክሲ ያሳፈረችና ጉዞ ከጀመሩ በኋላ እናቴን አሳፍረናት እንሄዳለን በማለት ወደ ሰፈር ውስጥ አስገብቷት ከመኪናው ወርዶ አንድ ግቢ በር በማንኳኳት አንዲት ሴት በሩን ከፍታ ካናገረችው በኋላ ተመልሶ በመምጣት የጋቢና በሩን ክፈችልኝ እናቴ እየመጣች ነው ሲላት በሩን ስትከፍትለት ጋቢና በመግባት ጩቤ አውጥቶ አንገቷ ላይ አጣብቆ በመያዝ ያለሽን ነገር በሙሉ አምጪ ብሎ በማስፈራራት 1ኛ የሴት ቦርሳ የዋጋ ግምቱ 3000 /ሶስት ሺህ/ ብር 2ኛ 7600 /ሰባት ሺህ ስድስት መቶ/ ጥሬ ገንዘብ 3ኛ አንድ አይፎን የዋጋ ግምቱ 4000 /አራት ሺህ/ ብር፤ 4ኛ ሳምሰንግ ጋላክሲ ተንቀሳቃሽ ስልክ የዋጋ ግምቱ 7000 /ሰባት ሺህ የሆነ እና የተለያዩ ሰነዶች የውጭ ሀገር መንጃ ፍቃድ፤ የተለያዩ የባንክ ደብተሮች፤ የስራ ቪዛ በአጠቃይ የዋጋ ግምታቸው 21,600 /ሀያ አንድ ሺህ ስድስት መቶ/ ብር የሚያወጣ ንብረት ይዞ ሮጦ ካመለጠ በኋላ በክትትል የተያዘ በመሆኑ በፈፀመው ከባድ የውንብድና ወንጀል ክስ ተመስርቶበት ፍርድ ቤት ቀርቧል፡፡ ተከሳሽ በችሎት ቀርቦ የዕምነት ክህደት ቃሉን ሲጠየቅ ድርጊቱን አልፈፀምኩም በማለት ክዶ የተከራከረ ስለሆነ ዐቃቤ ሕግ ክሴን ያስረዳሉ ያላቸውን የሰው እና የሰነድ ማስረጃዎች በችሎት አቅርቦ አሰምቷል፡፡ ፍርድ ቤቱም ይህን ከመረመረ በኋላ የተከሳሽ የመከላከል መብቱ ተጠብቆለት ተከሳሽ የዐቃቤ ህግን ክስ ማስተባበል ባለመቻሉ ምክንያት ችሎቱ የጥፋተኝነት ውሳኔ አስተላልፎበታል፡፡ በዚህም መሰረት ፍ/ቤቱ የካቲት 30/2014 ዓ.ም በዋለው ችሎት ተከሳሽን ያርማል መሰል አጥፊዎችን ያስተምራል በማለት በ15 ዓመት ፅኑ እስራት እንዲቀጣ ሲል ውሳኔ ሰጥቷል፡፡
“ጆሊው” ጀቤሳውን በአንድ ወቅት ኢትዮጵያዊነቷና “ኦሮማዊነቷ” ተምታቶባት ከነበረችው ቤተልሔም ጋር ያደረገውን ቃለምልልስ አዳመጠሁት። ስለ ቤተልሔም ለመናገር ባይሆንም ዋናው ሃሳቤ፤ ቤተልሔም ከለውጡ በፊት ኦሮሞነቷን በአቅራቢያዋ የነበሩ ሰዎች እንኳን አያውቁም ነበር። በኋላ ግን እነ ጃዋር አራት ኪሎን በቅርብ ርቀት ማየት ሲጀምሩ “አኝከህ አኝከህ ወደ ወገንህ ዋጥ” ተብሎ በአማርኛ የተነገረው ብሒል ትዝ አላትና “ልትውጥ” ወደ “ዘመዶቿ” ዞር አለች። “ኢየሱስ ክርስቶስ አሁን በምድር ላይ ቢኖር ኦሮሞ እንደሚሆን እርገጠኛ ነኝ” ብላ አምላክን ኦሮሞ አድርጋውም እንደነበር የቅርብ ጊዜ ትዝታችን ነው። ወደ ጉዳዬ ስመለስ … ቃለ ምልለሱ ሲጀመር የሚታየው አጅሬው ያሬድ ጥበቡ (ጌታቸው ጀቤሳ) በዚያ አዛውትነቱ ነጭ ሸሚዙን ከደረቱ አጋማሽ ድረስ ከፈት አድርጎ ከውስጡ ካኔተራው እየታየ ዘና ብሎ ሲሆን ቤተልሔም ታፈሰ ደግሞ በዚያ አለባበስ (መጥፎ አልነበረም) ለውይይት መቅረቧን ተመልካቾቿ ይቅርታ በመጠየቅ ነበር። ዩትዩብ ላይ የተለቀቀው የቃለምልልሱ ቪዲዮ ሥር አንዱ ኮማች የሸሚዙን መከፈት በተመለከተ እንዲህ ብሏል፤ “የተከፈተ ሸሚዝ እውዳለሁ ማለትዋን እያስታውሳት ነው?? ነጭ ሸሚዝ ከሽበት ጭገር ጋር ማች (ያደርጋል) ጉድ ነው እኮ!!!” ሲቀጥል ከገርልፍሬንዱ (ከሴት ጓደኛው እርሱ እንዳለው በዐቢይ ፖለቲከኞች ሤራ) የተለያየው “ጆሊው” ጀቤሳው ቤተልሔምን “አንተ በይኝ” እያለ ሲሞግታት ተስተውሏል። በመጀመሪያ በፈገግታ ዕንግዶቿን ሁሉ “አንቱ” እንደምትል ቤተልሔም ብትገልጽም (ከዚህ በፊት ጃዋርን “አንተ” እያለች ቃለምልልስ አድርጋለች) ያሬድ ግን ቃለምልልሱን ፌስቡክ ገጹ ላይ ሲፖስተው ቤተልሔምን “የኔ ቆንጆ” ባለበት አለላለጽ እየተመለከታት በድጋሚ “አንተ በይኝ ግዴታሽ ነው” እያለ ሲወተውት ተስተውሏል። እሷም ፈገግታዋን ወደ ጽልመት በመቀየር ኮስተር ብላ በአንቱታው ርቀት ቀጠለች። ለነገሩ ቤተልሔምን አንድ ሁለቴ በስልክ አነጋግሬአታለሁ። ኩራቷ ገደብ የለሽ ነው፤ ቃለምልልስ እሷ የምትፈልገው ካልሆነ ቦታው፣ ጊዜው፣ ሰዓቱ፣ ቀኑ ሁሉ እርሷ ባለችው ሁኔታ ነው የሚካሄደው። እርሷ የምትፈልገው ከሆነ ደግሞ ዕንግዳው ቤት፣ ቢሮ ድረስ ሄዳ ታነጋግራለች። በነፍስ ማጥፋት እና ሌሎች ወንጀሎች ተከስሶ እስር ቤት የሚገኘው ጃዋር መሐመድን ቢያንስ ሁለት (ምናልባትም 3) ጊዜ ያነጋገረችው ቤቱ ድረስ ሄዳ ነው። ወደ ያሬድ ስንመለስ ቃለምልልሱ የተካሄደው የያሬድ ባልሆነ ቤት፤ ራሱ ያሬድን “ና” ብላ በጠራችው ቦታና ጊዜ የተካሄደ ነው። ይህ በራሱ ቃለምልልሱን ከጠያቂዋ ይልቅ ተጠያቂው በጣም እንደፈለገው ያመላክታል። ቃለምልልሱ ተጀመረ፤ እያንዳንዱን ጉዳይ በዝርዝር አልሄድበትም። ነገርግን በ“ያ ትውልድ” ዙሪያ የገጽታ ግንባታ በሠፊው ተካሄደ። ቤተልሄም ራሷ የዚያ አውዳሚ ትውልድ ደጋፊና አድናቂ መሆኗን በተደጋጋሚ “አፖሌጂቲክ” በመሆን ነበር ስትናገር የተደመጠችው። ያሬድም የተሰጠውን ዕድል በመጠቀም፤ መቦጥረቅ በሚችለው ልክ ተቦጠረቀ። ሲቀጥልም የዚህን ዘመን ወጣት በእጅጉ ነቀፈው። ያልገባው ግን የዚህ ዘመን ወጣት ወያኔን እና የ“ያ ትውልድ” ሰዎችን ከሥራቸው መንግሎ የነቀለ መሆኑን ነው። ተነቅለው መዳረሻው ጠፍቶባቸው እየዋጀጁ ያሉት የነ ያሬድ ያ ትውልዶች ናቸው። እዚህ ላይ ሳልጠቅስ የማላልፈው፤ ቤተልሄም ብቃት አልባ ስለሆነች ነው እንጂ ያሬድ በዚህ ልክ ስለ ያ ትውልድ ሲቦጠረቅ እሷም የዚያ ትውልድ ደጋፊ በመሆኗ ዝም ልትለው አይገባትም ነበር። በቅርቡ ስለዚያ ትውልድ ያልተሰሙ ክፋቶችና በደሎች፤ የኢህአፓው ቺፍ የነበረው ብርሃነመስቀል ረዳ ባለቤት ታደለች ኃይለሚካኤል የጻፈችውን “ዳኛው ማነው?” የሚለውንና የአንዳርጋቸው ጽጌን “ትውልድ አይደናገር፣ እኛም እንናገር” መጽሐፍት ላይ የተነገረውን አስደንጋጭ እውነታዎች በመጥቀስ ልትሞግተው ይገባት ነበር። ግን እሷ ለዐቅመ ትችት ስላልደረሰች ልተዋትና ወደ ጀቤሣው ልመለስ። ለውጡ የመጣ ሰሞን ያሬድ የዐቢይ ደጋፊ ከመሆን አልፎ ያለልክ ሲተረተር ነበር። ለነገሩ ዶ/ር ዐቢይን ብዙ ርቀት ሄደው ያመሰገኑ (ያሽቋለጡ) ናቸው በብርሃን ፍጥነት ስድብ የጀመሩት። የ360ው ኤርሚያስ ለገሠ ዱሮ ለኢህአዴግ እንዳለቀሰ ለዐቢይም ማልቀስ ነበር የቀረው – በፍቅሩ ተነድፎ። ያሬድ ደግሞ “ዐቢይን አንመጥነውም” ብሎ ራሱን እና መላውን ሕዝብ የእግር መረገጫ ምንጣፍ ለማድረግ የሞከረ ነው። ሁለቱም የቋመጡለት ሥልጣን የጠዋት ጤዛ ሲሆንባቸው “ሰይጣን” የሚለውን መጠሪያ “ዐቢይ” በሚል የመተካት ያህል ጠቅላዩን ጠሉት። ያሬድ ሞቶ ተሟሙቶ የጫራትን መጽሃፍ ከዋሽንግተን ዲሲ እስከ “ዋልድባ” ድረስ እንዲነበብለት ሲወተውት ቆይቶ የለውጡ ሰሞን ይህንኑ መጽሃፉ ይዞ ወደ ጦቢያ ወርዶ ነበር። ዓላማው ድርብ ነው። መጽሃፍ ለመሸጥ ብቻ ሳይሆን የጠቅላዩ አማካሪ ለመሆንም ነበር። ታዲያ ያኔ እንዲህ ተብሎ ሲወራ በሙሉ ልቤ አላመንሁም ነበር። ዛሬ ግን ከቤተልሔም ጋር ባደረገው ውይይት “ጠቅላይ ሚኒስትሩን ለማማከር ተመኝቼ ነበር” በማለት አፉን ሞልቶ ተናግሯል። እናም መጽሃፉን ይዞ ወደ አገር ቤት ከገባ በኋላ በተለይ በአማራ ክልል ለበርካታ ቀናት ከተቀመጠበት ሆቴል ሲለቅ ሒሳብ ይጠየቃል። “የምን ሒሳብ?” ይላል ጀቤሳው። “እንዴ ይህንን ሁሉ ቀናት የተቀመጡበት ነዋ ጌታው?” ይባላል። የክፈል አልከፍልም እሰጥ አገባው ወደ መካረር ሲሄድ ሁኔታው ያላማራቸው ወደ ክልሉ ጽ/ቤት በመደወል ጉዳዩን ያስረዳሉ። ጉዳዩ በቶሎ እንዲዳፈንና የአደባባይ መሳቂያ ከመሆን ለመዳን የክልሉ ጽ/ቤት ሹም ለሆቴሉ ሰውየውን ልቀቁት፤ ሒሳቡን እኛ እንዘጋለን አሉና ተዘጋ። በጀቤሣው ቅሌት የተሸማቀቁት የክልል ሰዎች “ይሄ ነው እንዴ ሰውየው?” በማለት የትዝብት ማኅደር ውስጥ ከተቡት። ወደ ቃለመጠይቁ ስመለስ … ሃፍረተቢሱ ያሬድ፤ ለቤተልሔም እጅግ በሚያስደነግጥ መልኩ “ኢትዮጵያን ወደ ዴሞክራሲ ለማሻገር ትክክለኛው ሰው እኔ ነኝ” በማለት መጃጀቱን በይፋ አውጇል። ያሬድ በዚህ ደረጃ የወደቀበትን ነገር ወደኋላ መለስ ብለን ስንቃኘው በተደጋጋሚ ለማግኘት የተመኘውን ነገር ያጣ በመሆኑ ምክንያት እንደሆነ ግልጽ ነው። ለውጥ ሲመጣ ከማንም በላይ ደጋፊ ሆነ፤ በድርብ ተደመረ፤ ሥልጣን ተመኘ፤ ያውም የጠቅላይ ሚኒስትሩ አማካሪ፤ አቶ ደመቀ መኮንንን ሁለት ጊዜ አነጋገራቸው፤ በተደጋጋሚ ዶ/ር ዐቢይን ለማግኘት ያደረገው ሙከራ አልሳካ አለው፤ ወደ አሜሪካ ተመልሶ መጣ፤ ጠበቀ … ጠበቀ … ጠበቀ … በመጨረሻም “በቃኝ” አለና ከዚህ በፊት “ከበረከት ጋር በረሃ ድንጋይ ላይ ቁጭ ብለን ስናወራ የነበረው ናፈቀኝ … የአዲሱ ለገሠ ሳቅ ናፈቀኝ …” በማለት ሲናገር እንደተደመጠው፤ ሁሉ ነገር ዙሪያው ገደል ሲሆንበት ህወሃት ማሪኝ ብሎ ዐቢይን መሳደብ ጀመረ። ቃለ ምልልሱ ላይ የሚሰማው ነገር በሙሉ ከላይ የጠቀስኳቸውን ጨምሮ ሌሎች ጆሮ የሚያደሙ ንግግሮች ተደምጠዋል። ያሬድ ዶ/ር ዐቢይን ለኢትዮጵያ ፖለቲካ “ክስረት” ብቻ ሳይሆን ከሴት ጓደኛው ጋር ለመጣላትም ምክንያት አድርጎታል። ሁኔታው ያስደነቃቸው ኮማቾችም ምላሽ ሰጥተውታል፤ “በወጉ ያላገባሀትን መንግስት አፋታኝ ስትል አታፍርም። ዛሬም ተመልሰህ ወያኔ ቂጥ ስር ለመሸጎጥና ያንን ያለፈውን አረመኔያዊ አገዛዝ መልሳችሁ ልትጭኑብን መሞከርህ አሳፋሪ ነው። አንተና ያ የስኳር ሌባ ተመልሳችሁ አፈር ልሳችሁ ወደስልጣን ከወያኔ ጋር ፈጽሞ እንደማትመለሱ የኢትዮጵያ ህዝብ በደሙ የጀመረውን ለውጥ እያፀና ነው።” ሌላው ደግሞ “(የበፊቱ ባሏ) ሰለሞን ማነው? ያጥ (ያሬድ ጥበቡ) ከችክዎ በመባረርዎ ያልተሰማኝን ሀዘን እገልፃለሁ! እስካሁን ግን ሶስት ጉልቻ ሳይመሰርቱ ተጎልተው መቆየትዎ ትንሽ አያሳፍርም? መንግስት ነው ያፋታኝ አሉ ጨክነው? እዚህ ፍሎሪዳ ሰሞኑን ያጠቃንና ቤታችንን ያፈረሰው ሀሪኬንም የኢትዮጵያ መንግስት ነዋ? ገባኝ” ባልስማማበትም አንዱ ክፉ ኮማች ግን ይህንን ብሎታል፤ “ያሬድ ጥበቡ ምንአልባት ሰትዬዋ ጥላህ የሄደችው ከታችም ከላይም ትንሽ ሆነህባት ነው” ብሎታል። በዚህ ቃለምልልስ ያሬድ ከዋንኞቹ ወንበዴዎች በላይ ትህነግን ሲያሞካሽ መስማት አሉላ ሰለሞን ወይም ስታሊን ገ/ሥላሴ ምን እየሠሩ ነው ያሰኛል። ሠራዊታችንን የካደውና በግፍ የገደለውን ትህነግ በእስረኛ አጠባበቁና እንክብካቤው ወደር የለውም በማለት ምስክርነቱን ሰጥቷል። እኔ በረሃ የነበርኩ ጊዜ ህወሃትን በደንብ አውቀዋለሁ፤ እስረኛ በሥነሥርዓት አስተናግዶና ተንከባክቦ ነው የሚይዘው ፤ አሁንም በቅርቡ እንዳየነው የያዛቸውን እስረኞች በክብር ተንከባከቦ አስረክቧል በማለት ነበር ያሬድ ሠራዊታችንን ዳግም የገደለው። ለዚህ ንግግሩ ምንም ምላሽ አልሰጥም፤ ምላሽ መስጠት በራሱ ያቆሽሻል፤ ያረክሳል። ይልቅ ቶሎ ልጨርስ … “እኔ እንዲያውም በልቅነት ነው ራሴን የማየው” በማለት ወግአጥባቂ እንዳልሆነ እና ለመብቶች እንደሚቆም የተናገረው ያሬድ ከተናገረው ቀልቤን የሳበው “እኔ ዳፍንታም ነኝ (ነበርኩ)” ያለው ነው። በዘመነ ኢህአፓ ዳፍንታም ስለነበረ ሁልጊዜ የምትመራው አንዲት ሴት እንደነበረች ይተርካል። ከቃለ ምልልሱ ሁሉ በጣም ሊጠቀስ የሚገባው ጥሩ ንግግሩ ይህ ነበር። በእርግጥም ዳፍንታም ነው፤ የአካል ብቻ ሳይሆን የአመለካከትም፣ የፖለቲካም፣ የአስተሳሰብም ዳፍንታም ነው! ለገሠ ነኝ ከሲልቨር ስፕሪንግ፤ ሜሪላንድ “ጎልጉል፡ የድረገጽ ጋዜጣ የሕዝብ” እንደመሆኑ በ“የኔ ሃሳብ (Opinion)” ዓምድ ሥር የድርጅቶችና የማንኛውም ግለሰብ ነጻ ሃሳብ የሚስተናገድ ሲሆን ከአንባቢያን የሚላኩልን ጽሁፎች በጋዜጣው የአርትዖት (ኤዲቶሪያል) መመሪያ መሠረት ያለ መድልዖ በዚህ ዓምድ ሥር ይታተማሉ። ይህ በጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣበ“የኔ ሃሳብ (Opinion)” ዓምድ የታተመ ጽሁፍ የጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣ™ አቋም ሳይሆን የጸሃፊው ነው።
እቶም መሰኻኽር ብዘይተፈልጠ ምኽኒያት ወታሃደራት መንግስቲ ካብ ቀዳም ለይቲ ጀሚሮም ካብ ላሊበላ ምውፃእ ከምዝጀመሩን ካብ ርሑቕ ቦታ ናይ ቶኽሲ ልውውጥ ከምዝሰምዑን ሓቢሮም። መንግስቲ ኢትዮጵያ ይኹን ሓይልታት ትግራይ ብዛዕባ ኩነታት ላሊበላ ርእይቶ ኣይሃቡን። ኤኤፍፒ ከምዝፀብፀቦ ግን ህወሓት ኣብ ጥቓ ላሊበላ ኣብ ልዕሊ ዝርከባ ከተማታት መጥቓዕቲ ፈኒዩ ኣሎ።ናይ ህወሓት ደገፍቲ መሓውራት ዜና ካብ ላሊበላ 59 ኪሎ ሜትር ሪሒቑ ኣብ ዝርከብ ከባቢ ጋሼና ምስ ሓይልታት ኢትዮጵያ ምግጣሞም ፀብፂበን ኣለዋ። ወታሃደራት ፌደራል መንግስቲ ኢትዮጵያ ቅድሚ ክልተ ሰሙን ንሓይልታት ህወሓት ደፊኦም ንከተማ ላሊበላ ምቑጽጻሮም ይዝከር። ከተማ ላሊበላ ብብ ዩኔስኮ ናይ ዓለም ሓድጊ ተባሂሉ ዝተመዝገበ ቤተ ክርስቲያን ዝርከበላ ከተማ እያ። ንኤኤፍፒ ዝተዛረቡ ነበርቲ እታ ከተማ ሓይልታት ትግራይ ኣብ ልዕሊ እቶም ነበርቲ ሕይል ዝበሉ እንተነበሩ እውን ኣብ ናይ ኣዋርሕ ፃኒሒቶም ነቲ ቅዱስ ቦታ ብፅቡቕ ኩነታት ሒዞምዎ ነይሮም ይብሉ።
በሰሜን ሸዋ እና የኦሮሚያ ልዩ ዞን በሲቪል ሰዎች ላይ ባነጣጠሩና ብሄርን መሰረት ባደረጉ ጥቃቶች እና የአጸፋ ጥቃቶች የብዙ ሰዎች ሕይወት መጥፋቱን የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሸን አስታውቋል፡፡ ጥቃቶቹ የሚወገዙ መሆናቸውን የገለፀው ኮሚሽኑ እነዚህ አሳዛኝ ክስተቶች ጥልቅ መሰረት ካላቸው ማህበረሰባዊ፣ ፖለቲካዊ እና ተቋማዊ ምክንያቶች የሚመነጩ መሆናቸውን ገልጿል፡፡ ያለተጠያቂነት እየተፈጸሙ ያሉትን ዘግናኝ ጥቃቶች በዘላቂነት ለማስቆም የሚያስችሉ እርምጃዎችን መውሰድ ግድ ይላል ሲልም ኮሚሽኑ መልዕክቱን አስተላልፏል። መንግስትም የሰዎችን ደህንነት የመጠበቅ ግዴታውን ሊወጣ እንደሚገባ ነው ኮሚሽኑ ያሳሰበው። በአጣዬ ከተማ ባለፈው ረቡዕ እለት አንድ መኖሪያ ቤት መቃጠሉን መነሻ በማድረግ በተፈጸሙ ጥቃቶች የሰዎች ህይወት ማለፉን አል ዐይን ዜና ያነጋገራቸው የአካባቢው ነዋሪዎች ተናግረዋል። በጥቃቱ የበርካታ ንጹኃን ሕይወት ያለፈ ሲሆን በርካታ ቤቶች እና ሌሎች ንብረቶችም ወድመዋል፡፡ ጥቃት በመፈጸም ላይ ያሉት ታጣቂዎቹ የተለያዩ ዘመናዊ የጦር መሳሪያዎችን በመጠቀም ላይ ሲሆኑ በቂ የጸጥታ ኃይል በአካባቢው አለመኖሩ ፣ ባለፉት ቀናት ቀውሱን የከፋ አድርጎታል፡፡ ከጥቃቱ ለማምለጥ በርካታ ነዋሪዎች መኖሪያ ቤታቸውን ለቀው ወደ ሌሎች አጎራባች ቀበሌዎች እና ከተሞች በመሸሽ ላይ መሆናቸውንም ለአል ዐይን ዜና ተናግረዋል። ጥቃት እየተፈጸመባቸው ወደ ሚገኝባቸው አካባቢዎች ፣ ከትናንት ምሽት ጀምሮ ተጨማሪ የጸጥታ ኃይሎች በመግባት ላይ እንደሚገኙ የአማራ ክልል ሰላምና ሕዝብ ደኅንነት ቢሮ ለአማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን መግለጹ ይታወሳል፡፡
ብዙውን ጊዜ አንድ ክርስቲያን ችግር ሲያጋጥመው የሚወስደው የመጀመሪያ እርምጃ ከሌላ ክርስቲያን ወይም ከጎረቤት ወይም ከወዳጅ እርዳታ መፈለግ ነው፤ ወይም ደግሞ መንግሥት ነገሮችን እንዲያቃናለት ወይም እንዲያስተካክልለት ወደ መንግሥት ፊቱን ያዞራል። የውይይት ጥያቄ፥ ሀ) ችግር ኣጋጥሞህ የነበረበትን ጊዜ ዘርዝር። እርዳታ ፍለጋ የሄድከው ወደ ማን ነበር? ለ) ቤተ ክርስቲያንህ ችግር አጋጥሟት የነበረበትን ጊዜ ዘርዝር። እርዳታ ፍለጋ የሄደችው ወደ ማን ነበር? ብዙ ክርስቲያኖች ችግር በሚገጥማቸው ጊዜ ወዲያውኑ እርዳታ ፍለጋ ወደ ሌሎች ክርስቲያኖች ወይም ወደ ዘመዶቻቸው ይሄዳሉ። እነርሱ ወይም ቤተ ክርስቲያናቸው ወደ ሕግ ነክ ችግሮች ውስጥ ከገቡ ደግሞ መንግሥት (ፍርድ ቤት) ለእነርሱ እንደሚፈርድላቸው በማሰብ ወደሚመለከተው ክፍል ይሄዳሉ። በዚህ ተፈጥሮአዊ እንቅስቃሴ ውስጥ አንዳችም ስሕተት ባይኖርም እንኳ አደገኛ የሆነ መንፈሳዊ ችግርን የሚያስነሣ ጉዳይ ሊሆን ይችላል። እኛ ወይም ቤተ ክርስቲያናችን ችግር በሚገጥመን ጊዜ ወደ እግዚአብሔር መመለስ አለብን። በችግራችን ጊዜ መጠጊያችንና ረድኤታችን እርሱ ብቻ ሊሆን ይገባል። ረድኤት የምንፈልገው ሁልጊዜ ከሰዎች ከሆነ በእግዚአብሔር ላይ ባለን እምነት ማደግን አንማርም፤ እግዚአብሔር ስለ እኛ ሆኖ ይሠራ ዘንድም አልፈቀድንለትም ማለት ነው። ኢሳይያስ ከምዕራፍ 7-12 የተጻፈው የይሁዳ ሕዝብና ንጉሥ አካዝ በችግር ውስጥ በነበሩ ጊዜ ነው። የሶርያ ንጉሥ የነበረው ረአሶን የእስራኤል ንጉሥ ከነበረው ፋቁሔ ጋር በመተባበር የይሁዳን ሕዝብ ለመውጋት ዐቀዱ። ንጉሥ አካዝ ምርጫ ነበረው፤ ይኸውም፡- በነቢዩ ኢሳይያስ በኩል የመጣለትን የእግዚአብሔርን ቃል በማመንና በእግዚአብሔር በመታመን ጠላቶቹን ማሸነፍና ዕቅዳቸውን ማክሸፍ ወይም ደግሞ እንደ አሦራውያን ወዳሉ ሌሎች መንግሥታት ዕርዳታ ፍለጋ መሄድ። ብዙዎቻችን ዛሬ እንደምናደርገው፥ በዚህ የችግር ጊዜ አካዝ በእግዚአብሔር ላይ ብቻ መታመን አቃተው፤ ነገር ግን ወደ አሦራውያን ሄዶ ጠላቶቹን በመውጋት እንዲረዱት ጠየቀ። ከጥቂት ጊዜ በኋላ አሦራውያን የእርሱን መንግሥትና ሕዝብ ሙሉ በሙሉ እንደሚያጠፉ አልተገነዘበም ነበር። አካዝ በእግዚአብሔር መታመን ስላልቻለ በሕዝቡ ላይ ከፍ ያለ ችግር አመጣ። የውይይት ጥያቄ፥ አንተ ወይም ሌላ የምታውቀው ሰው ወይም ቤተ ክርስቲያን በችግር ጊዜ ዕርዳታ ወይም መፍትሔ ፍለጋ ወደ አንድ ስፍራ ሄዳችሁ፥ አስቀድሞ ከነበረው ችግር የላቀ ከባድ ችግር ይዛችሁ የተመለሳችሁበትን ሁኔታ በምሳሌነት ጥቀስ። የውይይት ጥያቄ፥ ኢሳይያስ 7-12 አንብብ። ሀ) የኢሳይያስ ልጆች ስሞችን ከነትርጕማቸው ተናገር። ለ) እግዚአብሔር ለንጉሥ አካዝ የሰጠው ምልክት ምን ነበር? ሐ) እግዚአብሔር ለእስራኤልስ ሕዝብ (ኤፍሬም) የሰጠው ተስፋ ምን ነበር? መ) የአሦር ሕዝብ ምን ያደርግ ነበር? ሀ) ንጉሥ ይሆን ዘንድ ላለው ሕፃን የተሰጡትን የተለያዩ ስሞች ዝርዝር (ኢሳይያስ 9፡6-7)። ረ) ከዳዊት ዘር ስለሚመጣው ቅርንጫፍ ወይም ቍጥቋጥ የተሰጡትን ተስፋዎች ዘርዝር (ኢሳይያስ 11)። ኢሳይያይስ 7-12 የተጻፈው የይሁዳ ሕዝብ በብሔራዊ ችግር ውስጥ ሳለ ነበር። የይሁዳ ሕዝብ በሶርያ (አራም) እና በእስራኤል (ኤፍሬም) ሊደመሰስ የተቃረበበት ጊዜ ነበር። እግዚአብሔር ለኢሳይያስና ለይሁዳ ሕዝብ ስለ መሢሑ መምጣት የሚናገሩ በርካታ አስደናቂ ትንቢቶችን የሰጣቸው በዚህ ጊዜ ነበር። በኢሳይያስ ምዕራፍ 7፥ እግዚአብሔር ኢሳይያስን ወደ አካዝ እንዲሄድና ብሔራዊ ሰቆቃ ባለበት በዚህ ጊዜ ውስጥ በጌታ ይታመን ዘንድ እንዲያበረታታው ነገረው። ኢሳይያስ የስሙ ትርጒም «ቅራታዎቹ ይመለሳሉ» የሚለውን ልጁን ሸር-ያሹብን አስከትሎ ወደ ንጉሡ ዘንድ ሄደ። ይህ የኢሳይያስ ልጅ ይህንን ስያሜ ያገኘው የይሁዳ ሕዝብ እንደሚጠፉ፥ ነገር ግን እግዚአብሔር አንድ ቀን ወደ ይሁዳ ምድር የሚመልሳቸው ቅሬታዎች እንደሚኖሩ የሚያመለክተውን የኢሳይያስን መልእክት ለማንጸባረቅ ነበር። እግዚአብሔር ለአካዝ የእስራኤልን (የኤፍሬምን) ጦር እንዳይፈራ ነገረው። (የእስራኤል ጦር ኤፍሪም በመባል የሚጠራው በእስራኤል ውስጥ ያለው ዋናው ነገድ የኤፍሪም ነገድ በመሆኑ ነው)። ይልቁንም የሶርያም ሆነ የእስራኤል መንግሥታት በ65 ዓመታት ውስጥ ሊደመሰሱ ነበር። ይህ ትንቢት የሶርያና የእስራኤል መንግሥታት በአሦራውያን ሙሉ በሙሉ በተደመሰሱባቸው በ732ና በ722 ዓ.ዓ. ተፈጽሟል። እግዚአብሔር ይህ ትንቢት እንደሚፈጸም ለአካዝ ለማረጋገጥ ሲል እውነትነቱን የሚያሳይ ምልክት እንዲጠይቅ ፈቀደለት። ምልክት ብዙ ጊዜ ወደ ፊት የሚፈጸም ትንቢትን እርግጠኛነት ለማሳየት በቅርቡ የሚፈጸም ድርጊት ነው። አካዝ በአሦራውያን እንጂ በእግዚአብሔር መታመን ስላልፈለገ ምልክት ለመጠየቅ ሳይፈቅድ ቀረ፤ እግዚአብሔር ግን ለአካዝ ምልክትን ሰጠው። ምልክቱም አንዲት ድንግል አማኑኤል ተብሎ የሚሰየም ልጅ እንደምትወልድ ነበር። ስለዚህ ምልክት ምሁራን የተለያየ አሳብ አላቸው። ከአዲስ ኪዳን በግልጥ እንደምንረዳው ይህ ትንቢት ልዩ በሆነ መንገድ በጌታ በኢየሱስ ክርስቶስ በኩል ተፈጽሞአል። ይህም የሆነው ድንግል ማርያም አምላክ የሆነውን ልጅ በመውለዷ ነው (ማቴዎስ 1፡23)። ነገር ግን ትንቢተ የሚፈጸመው ወደፊት ስለነበረ ምልክቱ አካዝን የሚያበረታታ አልነበረም። ስለሆነም የዚህ ትንቢት አፈጻጸም በሁለት በኩል ሳይሆን አይቀርም። የመጀመሪያው፥ የተፈጸመው በኢሳይያስና በአካዝ ዘመነ መንግሥት ነው። የኢሳይያስ የመጀመሪያ ሚስት የሆነችው የሸአር-ያሹብ እናት ስለሞተች፥ ኢሳይያስ ሌላ ሴት የሚያገባበት ጊዜ ሳይሆን አይቀርም። ስለሆነም ድንግል የሆነች ሴት በማግባትና የምትወልደው ልጅ «አማኑኤል» የሚል ስም እንዲሰጠው በማድረግ እግዚአብሔር ከእነርሱ ጋር ስለነበር የይሁዳ ሕዝብ ሙሉ በሙሉ እንደማይጠፋ አመልክቷል። ልጁ ባደገ ጊዜ አሦራውያን ሶርያንና እስራኤልን ስላሸነፉ የሁለቱ አገሮች ዛቻ አክትሞ ነበር። ምሁራን፥ ይህ አማኑኤል የሚለው ስም «ምርኮ ፈጠነ ብዝበዛ ቸኮላ» የሚል ትርጓሜ የነበረው የኢሳይያስ ሁለተኛ ልጅ ሌላ ስም ስለመሆኑ ይሁን ወይም የሌላ ልጅ ስም የተለያየ አመለካከት አላቸው። ኢሳይያስ ስለሚመጣው ስለ አሦር መንግሥት ተነበየ። የአሦር መንግሥት ከሶርያና ከእስራኤል ጥቃት የይሁዳን መንግሥት ለጊዜው ማሳረፍ ብቻ ሳይሆን፥ በመጨረሻ በይሁዳ ሕዝብና በዳዊት ቤት ላይ ከፍተኛ ጥፋት እንደሚያመጣ ኢሳይያስ ተንብዮ ነበር። ኢሳይያስ ምዕራፍ 8 ወደፊት በይሁዳና በአሦር መካከል ስለሚደረገው ጦርነት መተንበዩን ይቀጥላል። አሦር የቅጣት መሣሪያ ትሆን ዘንድ በተለይ በእግዚአብሔር የተመረጠች መሆኑን ኢሳይያስ ተናግሮ ነበር። እርሷ «የእግዚአብሔር በትር» ሆና ነበር። ይህ እንደሚፈጸም ምልክት ይሆን ዘንድ ኢሳይያስ የስሙ ትርጕም «ምርኮ ፈጠነ ብዝበዛ ቸኮለ» የተባለ ሌላ ልጅ ወለደ። ይህ ልጅ፥ ይሁዳ በኃጢአት ምክንያት በአሦር መንግሥት የምትማረክና የምትበዘበዝ መሆንዋን የሚያመለክት ትንቢት ነበር። ይህ ትንቢት በሕዝቡ ዘንድ ባይወደድም፥ ሰውን ሳይሆን እርሱን እንዲፈራው እግዚአብሔር ኢሳይያስን አስጠንቅቆት ነበር (ኢሳይያስ 8፡12-13)። እጅግ አስጨናቂ በሆኑ ጊዜያት እንኳ ኢሳይያስ በእግዚአብሔር ለመታመንና ሕጉንና ምስክርነቱን ለመስማት ወሰነ (ኢሳይያስ 8፡17፥ 20)። የውይይት ጥያቄ፥ ሀ) አካዝ በእግዚአብሔር ሳይሆን፥ በአሦር ለመታመን ሲወስን ምን ነገር ተፈጸመ? ለ) ከሰው ይልቅ እግዚአብሔርን መፍራት እንዳለበት እግዚአብሔር ለኢሳይያስ የሰጠው ማስጠንቀቂያ ለቤተ ክርስቲያን መሪዎች እጅግ ጠቃሚ ምክር የሚሆነው እንዴት ነው? ሐ) አንድ የቤተ ክርስቲያን መሪ ከእግዚአብሔር ይልቅ ሰውን ሊፈራ የሚችልባቸውን መንገዶች ዘርዝር። በኢሳይያስ 9-10 ስለ መሢሑ የተነገሩ ትንቢቶችን ቀጥለን እናያለን። የንፍታሌም ነገድና የገሊላ ምድር እንደሚከበሩ ኢሳይያስ ይተነብያል። የንፍታሌም ነገድና የገሊላ ምድር የሚገኙት በእስራኤል ሰሜናዊ ክፍል ሲሆን፥ ብዙ ጊዜ አሕዛብ ይወሩት ነበር። ብዙ ጊዜ በአሕዛብ ቍጥጥር ሥር የሚቆይ ምድር ነበር። ኢሳይያስ ይህን ትንቢት በሚናገርበት ጊዜ፥ ይህ ክፍል የአሦር ሕዝብ ግዛት እንደሆነ ተደርጎ ይቆጠር ነበር። እግዚአብሔር ግን አንድ ቀን በገሊላ ልዩ የሆነ ብርሃን እንደሚበራ ተናገረ። ይህም ብርሃን ኢየሱስ ክርስቶስ ነው (ማቴዎስ 4፡15-16)። በይሁዳ ሕዝብ ዘንድ ገዥ የሚሆን ልዩ ልጅ እንደሚወለድ ተነገረ። መሢሕ ለሆነው ለጌታ ኢየሱስ ክርስቶስ የተሰጡትን ስሞች ተመልከት፡- 1. ድንቅ መካር፡- እነዚህ ሁለት ጣምራ ቃላት መሢሑ በንግሥናው ሕዝቦች የሚደነቁበትን ልዩ ተግባር እንደሚፈጽም የሚያሳዩ ናቸው። 2. ኃያል አምላክ፡- ይህ ሕፃን አምላክ ነው፤ ነገር ግን ጠላቶቹን ደምስሶ ለመግዛት የሚችል ኃያልም ነው። 3. የዘላለም አባት፡- ገዝተው እንደሚሞቱ በጥንት ዘመን እንደነበሩ ነገሥታት ሳይሆን፥ መሢሑና መንግሥቱ ለዘላለም የሚኖሩ ናቸው። እንደ አባት የሕዝቡ ጠባቂና ተንከባካቢ ነው። 4. የሰላም አለቃ፡- በዚያን ጊዜ የይሁዳ ሕዝብ ይኖሩበት እንደነበረው መሢሑ በጦርነት ጊዜ ከመግዛት ይልቅ በምድር ላይ በግለሰቦች ሕይወት፥ በኅብረተሰብ፥ እንዲሁም በሀገሪቱም ሁሉ ዘንድ ሰላምን ስለሚያመጣ ግዛቱ የሰላም ይሆናል። የውይይት ጥያቄ፥ ሀ) ዛሬ በተለያዩ ችግሮች ውስጥ በምንሆንበት ጊዜ እነዚህ የኢየሱስ ስሞች የሚያበረታቱን እንዴት ነው? ለ) የኢየሱስን ባሕርይ የሚወክሉት እነዚህ ስሞች በችግር ውስጥ በምንሆንበት ጊዜ በእርሱ ብቻ እንድንታመን የሚያበረታቱን እንዴት ነው? የመሢሑ መንግሥት የሚከተሉት ባሕርያት ይኖሩታል፡- 1. ዘላለማዊ ነው። 2. በዳዊት ዙፋን ላይ ይቀመጣል። 3. መንግሥቱ የፍትሕና የጽድቅ መንግሥት ይሆናል። የኢሳይያስ ምዕራፍ 9 የመጨረሻ ግማሽና የምዕራፍ 10 የመጀመሪያ ክፍል በይሁዳ ላይ በቅርብ ጊዜ ስለ ሚፈጸመው ጉዳይ በመመለስ፥ በእግዚአብሔርና በገቡት ቃል ኪዳን ላይ በማመፃቸው ስለሚመጣው ፍርድ ይናገራል። ዳሩ ግን በኢሳይያስ ምዕራፍ 10 መጨረሻ እግዚአብሔር በአሦር ላይ ስለሚመጣው ቅጣትና ፍርድ አስቀድሞ ይናገራል። አሦር፥ ልዑል አምላክ ሕዝቡን ለመቅጣት የተጠቀመባት መሣሪያው ብትሆንም ስለ ጭካኔዋና ትዕቢትዋ በተራዋ እግዚአብሔር ይቀጣታል። ይህ ትንቢት የተፈጸመው ባቢሎን አሦርን በደመሰሰችበት ወቅት ነው፤ ነገር ግን በይሁዳ ቅሬታዎች ይኖራሉ። ኢሳይያስ ምዕራፍ 11 ስለሚመጣው መሢሕ ወደ መተንበይ ይመለሳል። ይህ ትንቢት በእግዚአብሔር ታላቅነት ላይ ከማተኮር ይልቅ በንጉሥንት ባሕርዩ ላይ ወደማተኮር ያዘነብላል። ይህ መሢሕ ከእሴይ ግንድ የወጣ በትር ወይም ቍጥቋጥ ተብሏል። ይህም መሢሑ በእግዚአብሔር ፍርድ ምክንያት ሊጠፋ ምንም ያህል ካልቀረው ከዳዊት ዘር እንዴት እንደሚመጣ የሚያሳይ ነው። (ለምሳሌ፡- የባሕር ዛፍ ከተቆረጠ በኋላ እንደገና እንደሚያቈጠቍጥ ዓይነት ነው።) 1. መንፈስ ቅዱስ በእርሱ ላይ ይሆናል። ያም መንፈስ፡- ሀ) ለመሢሑ በአመራሩ ጥበብንና ማስተዋልን፥ ምክርንና ኃይልን፥ እንዲሁም እውቀትን ይሰጠዋል። ለ) እግዚአብሔርን በመፍራት እንዲመላለስ መሢሑን ይረዳዋል። 2. በእኩልነት፥ በጽድቅና በፍርድ ይበይናል። 3. ክፉዎችን (በብረት በትር) በኃይል ይቀጣል። 4. የፍጥረተ ዓለምን ተፈጥሮአዊ ሥርዓት በመለወጥ፥ የእንስሳት ዓለም እንኳ በዔደን ገነት ጊዜ እንደነበረው ዓይነት እንዲሆን ያደርጋል። እንስሳት እርስ በርሳቸው ኣይገዳደሉም፤ እባብም አያስፈራም። 5. ምድር ሁሉ እግዚአብሔርን ታውቃለች፤ ታከብረውማለች። የአይሁድ ነባር ጠላቶች የሆኑ አሦራውያን፥ ግብፃውያን፥ ኢትዮጵያውያን፥ ባቢሎናውያን፥ እንዲሁም ታዋቂ ጠላቶችና እስከ ምድር ዳር ድረስ ያሉ ሕዝቦች ሁሉ ሳይቀሩ መሢሑን ያከብራሉ። 6. የእግዚአብሔር ምርጥ ሕዝብ የሆኑት አይሁድ ከተበተኑበት ስፍራ ሁሉ ወደ እስራኤል ይሰበሰባሉ። የውይይት ጥያቄ፥ ሀ) ስለ መሢሑና ስለ መንግሥቱ የተሰጡ እነዚህ የተስፋ ቃሎች በዘመናት ሁሉ የሚኖሩትን ሰዎች ፍላጎት የሚያሟሉት እንዴት ነው? ለ) ክርስቲያኖች በመከራ ውስጥ በሚሆኑበት ጊዜ ተስፋ የሚሆናቸው እንዴት ነው? ኢሳይያስ ምዕራፍ 12 እግዚአብሔር በመሢሑ በኩል ሊሰጥ ስለገባው የበረከት ቃል ኪዳን የተሰጠ የምስጋና መዝሙር ነው። ኢሳይያስ የኖረበት ዘመን አሦራውያን ባመጡት ጥፋት ምክንያት የቱንም ያህል የጨለመ ቢሆን፥ አንድ ቀን እግዚአብሔር ፍጹም ጽድቅና ትክክለኛ ፍርድ የሞላበት ታላቅ የሆነ ዘላለማዊ መንግሥት በምድር ላይ እንደሚያመጣ በማወቁ ደስ ሊሰኝና ሐሴት ሊያደርግ ቻለ። የውይይት ጥያቄ፥ ሀ) በእግዚአብሔር ፊት ስለሚኖረን የመንግሥተ ሰማያትና የዘላለም ሕይወት በረከት የተሰጠውን ተስፋ ማወቅ በችግር ጊዜ ውስጥ እንዴት ያበረታታናል? ለ) በክርስቶስ ኢየሱስ በኩል ወደፊት ስለሚያመጣው መንግሥት አሁን ለትንሽ ጊዜ እግዚአብሔርን በምስጋና ስገድለት። (ማብራሪያው የተወሰደው በ ኤስ.አይ.ኤም ከታተመውና የብሉይ ኪዳን የጥናት መምሪያና ማብራሪያ፣ ከተሰኘው መጽሐፍ ነው፡፡ እግዚአብሔር አገልግሎታቸውን ይባርክ፡፡)
የክልላዊ እና ዓለም አቀፋዊ ምክንያቶች ፣ ዝግጅቶች እና የቀዘቀዘ የአየር ንብረት መዘግየት ፣ አይኤስኦ ኒው ኢንግላንድ ከ2014-15-15 ክረምት ባነሰ የአሠራር ችግሮች እና በጣም ከባድ በሆኑ ዋጋዎች እንዲቆይ አግዘዋል ሲል አይ ኤስ አርብ ገል saidል ፡፡ የ ISO የኒው ኢንግላንድ ሥራ አስፈፃሚ ምክትል ፕሬዝዳንት እና ዋና ኦፊሰር ቫምሲ ጫዳላዳ ለኒው ኢንግላንድ ፓወር ገንዳ ተሳታፊዎች ኮሚቴ ባቀረቡት ሪፖርት ላይ በመጋቢት ወር የ ISO አማካይ የአካባቢያዊ ህዳግ ዋጋዎች 64,25 ዶላር / ሜጋ ዋት እንደነበር ፣ ከየካቲት እና በታች 45.7% ቀንሷል ፡፡ ከመጋቢት 2014 ጀምሮ 42.2% ፡፡ ዘንድሮ አይኤስኦ ኒው ኢንግሊዝን ከረዳቸው ዝግጅቶች መካከል የክረምት አስተማማኝነት ፕሮግራሙ ይገኝ እንደነበር ዘገባው ያመለከተው ሪፖርቱ ጄኔሬተሮችን በቂ የዘይት ክምችት በመያዝ ወይም በፈሳሽ የተፈጥሮ ጋዝ አቅርቦቶች ኮንትራት በመያዝ ሽልማት እንደሰጣቸው ለባለድርሻ አካላት የቀረበው ሪፖርት አመልክቷል ፡፡ እ.ኤ.አ. በ 2013 - 14 የክረምት ወቅት ከክልሉ ከፍተኛ የተፈጥሮ ጋዝ ዋጋዎች ጋር ተደምሮ የኤል.ኤን.ጂ ዓለም አቀፋዊ ይዘት በክልሉ ውስጥ ተጨማሪ ኤል.ኤን.ጂ እንዲገኝ አስችሏል ፡፡ ካለፈው ክረምት ወዲህ የተከሰተው የዘይት ዋጋ በከፍተኛ ሁኔታ መቀነሱ “በነዳጅ የተተከለው ትውልድ ከተፈጥሮ ጋዝ-ከተጫነው ትውልድ የበለጠ ኢኮኖሚን ​​እንዲጨምር አድርጓል” በዚህም አይኤስኦ እንደዘገበው ፡፡ በኒው ኢንግላንድ አካባቢ አማካይ የተፈጥሮ ጋዝ ዋጋ በዚህ መጋቢት ወር የካቲት ውስጥ ወደ $ 16,50 / ኤምቢቢ ገደማ ጋር ሲነፃፀር በዚህ መጋቢት ወር ወደ 7.50 ዶላር / ኤም.ቢ.ቢ. ኒው ኢንግላንድ ቀለል ያለ ታህሳስ ነበረች እና በጣም አስቸጋሪው የአየር ሁኔታ እስከ የካቲት ድረስ ዘግይቷል ፣ “ቀናት ሲረዝሙ እና የኤሌክትሪክ ፍጆታው ዝቅተኛ ነበር” ሲል አይኤስኦ ገል saidል ፡፡ ኒው ኢንግላንድ ከ 2013 እስከ 2013 ተመሳሳይ ጊዜ ጋር ሲነፃፀር ከዲሴምበር እስከ የካቲት ድረስ 3% ያህል ተጨማሪ የማሞቂያ ዲግሪ ቀናት ነበራት ፣ ግን የዲሴምበር የኤችዲዲ ድምር ከዲሴምበር 2013 ጋር ሲነፃፀር በ 14% ያነሰ ነበር ፣ የዚህ የካቲት ኤችዲዲ ድምር ደግሞ ከየካቲት 22% ያህል ነበር 2014 እ.ኤ.አ. ሌላው አይኤስኦ ኒው ኢንግላንድ በአንጻራዊ ሁኔታ ባልተቋቋመበት ክረምት ውስጥ ሌላው ምክንያት የኃይል ቆጣቢነት ፣ አጠቃላይ የኃይል ፍጆታን መላጨት እና ከፍተኛ ፍላጎትን መላጨት ነው ብሏል አይኤስኦ ፡፡ በሪፖርቱ መሠረት አይኤስኦ ኒው ኢንግላንድ በመጋቢት ወር 10.9 Twh ገደማ ሲወስድ ፣ በዚህ የካቲት እና በመጋቢት 2014 ከነበረው 11 Twh ጋር ሲነፃፀር ፡፡
ጄሲካ ጎሜስ የአውስትራሊያ ሞዴል ናት ፡፡ እ.ኤ.አ. ከ 2008 እስከ 2015 በአሜሪካን ህትመት ስፖርት ኢሌስትሬትስ የዋና ልብስ ውስጥ ብቅ አለች ፡፡ እሷም ከአይጂጂ ሞዴሎች ኤጀንሲ ጋር ነች እና እንደ “ኖቬምበር አንድ ጊዜ በቬኒስ” ባሉ ጥቂት ፊልሞች ላይ እንደ ኖላ ተገለጠች ፡፡ አስገራሚ የጄሲካ ጎሜስ የጡት ጫፎች ፎቶዎች በመጨረሻ ተዳረጉ ልክ እንደምናውቃቸው አብዛኛዎቹ ሞዴሎች ጎሜስ ለካሜራዎቹ ቁንጮ መስጠቱ አያስብም ፡፡ ደህና ፣ ብትጠይቀኝ እነዛን ትናንሽ ቡቢዎችን ለመደበቅ ምንም ምክንያት የላትም ፡፡ ሆኖም ፣ እድሉ ከተሰጠኝ እነዚያን ቡናማ የጡት ጫፎችን እጠባለሁ ፡፡ ቆንጆ ጄሲካ ጎሜስ አስ ሥዕሎች ተጋለጡ “በአንድ ወቅት በቬኒስ” በተባለው ፊልም ውስጥ ህፃንነታችን ከብሩስ ዊሊስ ጋር በወሲብ ትዕይንት ውስጥ ታየ ፣ እስቲ እምሷን የተመለከተው እሱ ብቻ ነው እንበል ፡፡ የአውስትራሊያው ሞዴል በየጊዜው የጡት ጫፎ sን በማንሸራተት ማሾፍ ለእኛ ያስደስተናል ፡፡ ቆንጆ ጄሲካ ጎሜስ ቢኪኒ ስዕሎች ተገለጡ ለእኛ ዕድለኞች እንደሆንኩ እገምታለሁ ፣ በዙሪያዋ በሚታዩ መልካም አህያዋ ፎቶዎች ተገርመናል ፡፡ እኛ ግን ከጎን የቡባ ፎቶዎችን ብቻ በላይ ለመጠቀም እና በዚያ የእንቆቅልሽ መሰንጠቅ ላይ ድንገተኛ እይታን ማግኘት እንችላለን ፡፡ የተለያዩ ጄሲካ ጎሜስ ክሊቫጅ እና ኢንስታግራም የራስ ፎቶዎች በመስመር ላይ ያሉ ብዙ ሰዎች ከፎቶዎ with ጋር እንደወደቁ አልጠራጠርም ፡፡ ጄሲካ ጎሜስ በ 30 ዎቹ ዕድሜ ውስጥ ብቻ ያለች ሲሆን አሁንም እንደ ቀድሞው የምኞት አካል አላት ፡፡ ዝርዝር ሁኔታ
ዶ/ር ወርቁ መኮንን ኮመርስ (የንግድ ሥራ ኮሌጅ) ከቦታው መነሳቱን በመቃወም፣ በሪፖርተር ጋዜጣ ሐምሌ 25 ቀን 2013 ዓ.ም የተወሰኑ ውሀ የማይቋጥሩ ነጥቦችን አስቀምጠዋል። መነሳታቸው አግባብነት ያለውና መንግስት ወደፊትም በሌሎችም በጥናት ላይ ተመስርቶ እንዲያድሱ፣ ደረጃውን የጠበቀ ህንፃ እንዲገነቡና ቦታ እንዲቀይሩ ማድረግ ይጠበቅበታል። ይህም አዲስ አበባን፣ አዲስ አበባ የማድረግ ወሳኝ ተግባር ሲሆን እንደ ኮመርስ ያሉ ተቋማት ላይ ግን የተወሰደው እርምጃ ቢዘገይም ትክክለኛነቱን መጥቀስ ያስፈልጋል። 1.ተቋሙ እንደ ስሙ እድሜውና የያዘው ትልቅ ስፍራ የቆሻሻ መጣያ የመሰለ፣ ውስጡና ውጭው የቆሸሸ፣ ገፅታን የሚያበላሽ፣ ለተማሪው የማይመጥን አሳፋሪ ስፍራ የነበረ መሆኑ ያደባባይ ሚስጢር ነው። 2. አዲስ አበባ በጀመረችው የከተማ ለውጥ ጉዞ (አርባናይዜሽን) ተገቢውን ድጋፍ በማድረግ፣ የከተማችንን ውበት እውን ማድረግ በሁለንተናዊ ቅንጅታዊ ስራ በመሆኑ፣ የረባ ያልረባ ምክንያት መፍጠር ሳይሆን የመፍትሄ አካል መሆን ይገባል። 3. ለውጥ ሲኖር ነውጥ መኖሩ ግር ሳይለው በቀጣይም መንግስት ከተማዋን ለማዘመን የሚታደሱ፣ የሚፈርሱ ብሎም የሚሸጋሸጉ ተቋማት መኖራቸውን የቅድመ ግንዛቤ ስራ በመስራት፣ ኢትዮጵያን የአለም ቱሪስቶች ግንባር ቀደም መስህብ ማድረግ ያስፈልጋል።
ኤሊዛቤት ኦልሰን ምኞታዊ ምስሎች አስገራሚ ናቸው ፣ እሷ የማሪ ኬት እና የአሽሊ ኦልሰን ታናሽ እህት ናት ፡፡ ኤሊዛቤት በጣም ቆንጆ የኦልሰን ልጃገረድ እና በምትሰራው ውስጥ በጣም ጎበዝ ነች ፡፡ ይህ በድርጊት እና በታዋቂ ሰዎች ላይ ተጨማሪ ቆዳን በማሳየት ላይ። እኔ የማይመች እንደሚመስል አውቃለሁ ግን ሄይ ፣ እንደ ቪክቶሪያ ፍትህ ያሉ አላስታውሱም ፡፡ አስገራሚ ኤልሳቤጥ ኦልሰን አስ ፎቶዎች ተገለጡ ኦልሰን ከፓውላ ፓቶን ይልቅ የኦርኪ ዎርክኬት ልጃገረድ መሆን ነበረባት ሚናዋን በተሻለ ትገጥም ነበር ፡፡ ለማስተናገድ በጣም በሚመኙበት ጊዜ ለማቀዝቀዝ ልብስዎን ማውለቅ አለብዎት lol ፡፡ የኤልዛቤት ኦልሰን የወሲብ ትዕይንት ሥዕሎች ሆኖም ፣ ትልቁ የመበጠስ ሚናዋ ማርታ ማርሲ ሜይ ማርሌን ነበረች ፡፡ በአምልኮ ሥርዓት ውስጥ ከነበረች በኋላ ሴት ልጅ ከአእምሮ ጉዳዮች ጋር የሴት ልጅ ሚና የተጫወተችበት ፡፡ የኤልሳቤጥ ኦልሰን እና የerር አለባበስ የቀይ ምንጣፍ ሥዕሎች በማርታ ምህረት ሜይ ማሪያኔ ውስጥ ላበረከተችው ሚና ለብዙ ሽልማቶች ታጭታለች ፡፡ እሷ የተዋናይ እና የፋሽን ዲዛይነሮች ታናሽ እህት ናት ፡፡ ኤሊዛቤት ኦልሰን አስገራሚ እና እህቷን አሽሊ ኦልሴን ያለ ምንም ጨርቅ ማየትን ትወዳለች ፡፡ ጁስ ኤሊዛቤት ኦልሰን usሲ ሥዕል ወጣ እንደ Avengers እና ካፒቴን አሜሪካ ባሉ የ Marvel ዩኒቨርስ ፊልሞች ውስጥ እንደ “ሸርተቴ ጠንቋይ” አይተዋታል ፡፡ ማክበር ስካርሌት ዮሃንሰን በቤት ውስጥ የተሰሩ ስዕሎች አስደሳች ናቸው ከኦልሰን ጋር ሲወዳደር አህያዋን ይፈትሹ ፡፡ የእረፍት ጊዜ ቢኪኒ ፎቶዎች የኤልሳቤጥ ኦልሰን እና usሲ ተንሸራታች እውነቱን ለመናገር እሷ ማድ ማክስ ኮከብ ቻርሊዜ ቴሮን እና የእሷ ቅaksት ፍሰቶች አይደለችም ግን እሷ በጣም ታዋቂ ናት። የተትረፈረፈ የፍትወት ትዕይንቶች ያሏት እዚህ ላይ ነው ፡፡ ኤሊዛቤት ኦልድቦይ (2013) በተባለው ፊልም ላይ ፍቅር በማሳየትም ታየች ፡፡ በኤሊዛቤት ኦልሰን እና Sheር አለባበስ ሥዕሎች ፎቶዎች በኩል ይመልከቱ የተወለደው ኤሊዛቤት ቼስ ”ሊዚ” ኦልሰን እ.ኤ.አ. የካቲት 16 ቀን 1989. እሷ ዝምታ ቤት (2011) Godzilla (2014) እና አቬንገርስ: ኦል ኦልትሮን (2015) በተባሉ ፊልሞች ውስጥ ሚናዋ የታወቀ አሜሪካዊ ተዋናይ ናት ፡፡ ማጠቃለያ ይህንን ገጽ ለመዝጋት በጣም ፈጣን አይሁኑ እንዲሁም አንዳንድ አና ሃትዋይዌይ አፍታዎችን ማየት ይችላሉ ፡፡ የእኛ ዝነኛ a-z መረጃ ጠቋሚ ሁሉንም ኮከቦችዎን በፊደል ይዘረዝራል ፡፡ ከእኔ ጋር ትስማማለህ እነዚህ ብሩኔቶች ከእኛ ወንዶች ጋር እስከ ጥሩ አይደሉም ፡፡ ዝርዝር ሁኔታ
ልደታ ምድብ መበል 15 ዝወዓለ መጋባእያ ገበን ኣቶ ኢሳያስ ዳኘው ብጠበቕኦም ኣቢሎም ብቕድሚ ትማሊ ናይ መጀመሪያ ደረጃ ተቓውምኦም ብቓል ከምዘስምዑ ብምግላፅ ዓቃቢ ሕጊ እውን መልሲ ብቓል ከስምዕ ሓቲቶም። ዓቃቢ ሕጊ ብወገኑ ክርክሩ ብፅሑፍ ከምዘቕረበ ምስ ገለፀ እቲ ቤት ፍርዲ ግን ጠበቓ ተኸሳሲ ክርክሮም ብቓል ብግልፂ መጋባእያ ስለዘቕረቡ ዓቃቢ ሕጊ እውን መልሱ በዚ ኣገባብ ከቕርብ ኣዚዙ።ዓቃቢ ሕጊ ብፅሑፍ ዘዳለዎ ክርክር ብምንባብ ከምዘቕርብ ብምግላፅ ምላሹ ብንባብ ኣስሚዑ’ሎ። ንዝቐረቡ ተቓውሞታት መልሲ ብምሃብ ገበን ዝተፈፀመሉ እዋን ኣይተዘርዘረን ንዝብል ተቓውሞ ግን ብምቕባል እቲ ጉድለት ንምምሕያሽ ግዜ ክውሃቦ ናይ ክሲ መመሓየሺ ከቕርብን ተለዋጢ ቖፀሮ ክውሃቦን ዓቃቢ ሕጊ ሓቲቱ።እቲ ቤት ፍርዲ ናይ ክልቲኦም ወገናት ሙግት መርሚሩ ውሳነ ንምሃብ ን29 ለካቲት 2011 ዓ.ም ቆፀሮ ሂቡ’ሎ። ዕለታዊ ፈነወ ድምጺ ኣመሪካ 27/11/2022 ፈነወ ትግርኛ ሰንበት ድምጺ ኣሜሪካ ፈነወ ቛንቛ ትግርኛ ካብ ሶኑይ ክሳብ ሰንበት ይፍነው። ፈነወ ቛንቛ ትግርኛ ካብ ሶኑይ ክሳብ ዓርቢ ብዕለታዊ ዜና ይጅምር፥ እዋናዊ ጉዳያትን ሰሙናዊ መደባት'ውን የጠቓልል ።ቀዳምን ሰንበትን ኣብቲ ሰሙን ዝተፈነው መደባት ብምድጋም ፈነወ ቛንቛ ትግርኛ ይኻየድ።
ውጫዊ የሆነው የአምልኮ ስፍራ የሚደመሰስበት ጊዜ ቢኖርም እንኳ የቤተ ክርስቲያን መሪዎች የሚያጋጥማቸው ከዚህ የባሰ ከፍተኛ ችግር አለ። ይህም የእግዚአብሔር ሕዝብ መንፈሳዊ ሕይወት እንደገና መሠራት የሚያሻው ሆኖ ሲገኝ ነው። ተፈጥሮአዊ የሆነው ዝንባሌ የእግዚአብሔር ሕዝብ የመጀመሪያ ፍቅራቸውን በመተው ከእምነታቸው ፈቀቅ ማለታቸው ነው። የቤተ ክርስቲያን መሪዎችና አባላቱ በእግዚአብሔር ፊት በቅድስና የመመላለስ ፍላጎታቸው ቀስ በቀስ እየጠፋ ይሄዳል፤ እንዲሁም ለማያምኑ ሰዎች ጠንካራ ምስክሮች መሆናቸው ይቀራል። አምልኮ ልማዳዊ ብቻ ሊሆን ይችላል፥ በኋላም በእግዚአብሔር ላይ ያላቸውን እምነት ይተዋሉ። የውይይት ጥያቄ፥ ሀ) ይህን ዝንባሌ በቤተ ክርስቲያንህ ውስጥ እንዴት ነው ያየኸው? ለ) መሪ እንደመሆንህ መጠን በቤተ ክርስቲያንህ ውስጥ ያሉ ሰዎች ፍቅራቸውን እንዳይተዉ፥ ንጽሕናቸውን እንዳያጓድሉና እግዚአብሔርን የማምለክ ፍላጎታቸው እንዳይቀንስ ልታደርጋቸው የምትችልባቸውን ነገሮች ዝርዝር። የመጽሐፈ ዕዝራ የመጨረሻው ክፍል አጋማሽ የሚነግረን፥ የሕዝባችንን መንፈሳዊ ሕይወት ንጹሕና ለእግዚአብሔር ታዛዥ እንዲሆን አድርገን እንዴት እንደምናድሰው ነው። የካህኑ ዕዝራ ታሪክ ኃጢአትን የሚጠላና ሕዝቡ በእግዚአብሔር ፊት በቅድስና እንዲኖሩ የሚፈልግ መሪ ጥሩ ምሳሌ ነው። የውይይት ጥያቄ፥ ዕዝራ 7-10 አንብብ። ሀ) ወደ ይሁዳ እንዲመለስ ለዕዝራ የፈቀደለት ንጉሥ የትኛው ነው? ለ) ዕዝራ በምዕ. 7፡6፥10 የተገለጸው እንዴት ነው? ዛሬም የቤተ ክርስቲያን መሪዎች ይከተሉት ዘንድ ይህ መልካም ምሳሌ የሚሆነው እንዴት ነው? ሐ) ከዕዝራ ጋር የተመለሱት ሰዎች ብዛት ምን ያህል ነበር? መ) ዕዝራ ሕዝቡ ከአሕዛብ ጋር በጋብቻ የመጣመርን ኃጢአት እንደሠሩ ሲሰማ ምን አደረገ? ሠ) በእግዚአብሔር ፊት ሕዝቡን ወደ ተቀደሰ አካሄድ ለመመለስ ዕዝራ ምን አደረገ? ረ) በእነዚህ ምዕራፎች «የእግዚአብሔር ሕግ» የሚለው ቃል የተጠቀሰው ስንት ጊዜ ነው? በመጽሐፈ ዕዝራ ምዕራፍ 6 እና 7 በምናገኛቸው ክስተቶች መካከል የብዙ ዓመታት ልዩነት አለ። የመጽሐፈ አስቴር ጠቅላላ ታሪክ የተፈጸመው በዚህ ጊዜ ነው። የምዕ. 6 ታሪክ የተፈጸመው በ516 ዓ.ዓ. ሲሆን፥ ከዕዝራ 7-10 ያለው ታሪክ የተፈጸመው ደግሞ በ458 ዓ.ዓ. በአንድ ዓመት ውስጥ ነበር። ይህም ማለት በምዕ. 6 ና 7 መካከል 57 ዓመታት አሉ ማለት ነው። ዕዝራ የዘር ግንዱ ከአሮን ወገን የሆነ ካህን ነበር። ወላጆቹ ከዘሩባቤል ጋር ከምርኮ ስላልተመለሱ፥ የተወለደው በምርኮ ምድር ነበር፤ ነገር ግን ዕዝራ ለእግዚአብሔርና ለቃሉ ከፍተኛ ፍቅርን አጎለበተ። ዕዝራ በአይሁድ ዘንድ የታወቀና በፋርስ መንግሥት በምርኮ ላይ ሳሉ እንኳ ሳይወክላቸው አልቀረም። ዕዝራ የእግዚአብሔርን ቃል ያውቅ ነበር። ያለማቋረጥ ያጠናው፥ ትምህርቱን ሁሉ ይከተልና በውስጡ ያለውን እውነት በሙሉ ለሕዝቡ ለማስተማር በሚገባ ይተጋ ነበር (ዕዝራ 7፡6፥ 10)። የመጽሐፍ ቅዱስ አስተማሪ ሥራ ምን እንደሆነ በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ በሚገባ ከሚገልጹት ክፍሎች አንዱ ይህ ነው። የመጽሐፍ ቅዱስ አስተማሪ እግዚአብሔርን ማወቅ አለበት። እግዚአብሔርን ማወቅ ማለት ቃሉን ማወቅ ማለት ነው። የእግዚአብሔርን ቃል ለማወቅ የብዙ ዓመታት ጥናት ይጠይቃል። አስተማሪ የተጻፈውን የእግዚአብሔርን ቃል ማወቅ ብቻ ሳይሆን፥ በውስጡ ያሉትን እውነቶች ለሌሎች ማስተማርና በመታዘዝም መመላለስ ይገባዋል። የውይይት ጥያቄ፥ ሀ) ብዙ የቤተ ክርስቲያን መሪዎች የእግዚአብሔርን ቃል ለማጥናት በጣም ጥቂት ጊዜ ብቻ የሚሰጡት ለምንድን ነው? ) ስለ እግዚአብሔር ቃል እውቀታቸውና ለቃሉ ባላቸው መታዘዝ የታወቁ የቤተ ክርስቲያንህ ሰዎችን ስም ዘርዝር። ሐ) እነዚህ ሰዎች ሌሎችን ለማስተማር እግዚአብሔር የተጠቀመባቸው እንዴት ነው? ዕዝራ ወደ ይሁዳ ለመመለስ ስለፈለገ ንጉሥ አርጤክስስን ፈቃድ ጠየቀው። እግዚአብሔርም የአርጤክስስን ልብ ከፈተና ለዕዝራ ፈቃድ ብቻ ሳይሆን ገንዘብም እንዲሰጠው አደረገ፡፡ ዕዝራም ወደ ይሁዳ ለመመለስ የሚፈልጉ አይሁዳውያንን ሰበሰበ። ከእነዚህ መካከል ግን የእግዚአብሔርን ቃል ለማወቅና ሌሎችን ለማስተማር፥ ለእግዚአብሔር የሚደረገውን አምልኮ መምራት የሚጠበቅባቸው ሌዋውያን ጥቂት መሆናቸውን አየ። ስለዚህ አብረውት እንዲሄዱ በተለይ ሌዋውያንን ጠየቃቸው። በመጨረሻም 1800 ወንዶችና ቤተሰቦቻቸውም ከዕዝራ ጋር ከምርኮ ተመለሱ። ይህም ከምርኮ፤ የተመለሰው ሁለተኛው ቡድን ነበር። ጉዞው ከ1400 ኪሉ ሜትር በላይ ስለነበር፥ ዕዝራና ሕዝቡ 3 ወር ተኩል ፈጀባቸው። ዕዝራ ወደ ይሁዳ በደረሰ ጊዜ በቀጥታ ከሕዝቡ ኃጢአት ጋር ተፋጠጠ። ሕዝቡ በይሁዳ ለ80 ዓመታት የቆዩ ሲሆን፥ ለእግዚአብሔር የነበራቸው ፍቅር እየቀዘቀዘ ሄዶ ነበር። ኃጢአትም ወደ አምልኮአቸው ገብቷል። በትንቢተ ሚልክያስ ውስጥ የሕዝቡ መንፈሳዊ ችግር ምን እንደሆነ እንመለከታለን፤ ነገር ግን ዕዝራ የተዋጋው ኃጢአት በአይሁዳና በአሕዛብ መካከል የተደረገ ቅይጥ ጋብቻ ነበር። የውይይት ጥያቄ፥ ሀ) ይህ ነገር ዕዝራን በጣም ያሳሰበው ይመስልሃል? ለ) አንድ ክርስቲያን የማታምን ሴት ሲያገባ መንፈሳዊ ሕይወቱ እየቀዘቀዘ ሲሄድ ያየኸው እንዴት ነው? ሰሎሞን ወደ ኃጢአት ካመራባቸው መንገዶች አንዱ ከአሕዛብ ሴቶች ጋር ጋብቻ መመሥረቱ እንደሆነ ዕዝራ ከመጽሐፍ ቅዱስ፥ በተለይ ደግሞ ከሰሎሞን ታሪክ ያውቅ ነበር። ባዕዳን የሆኑት የሰሎሞን ሚስቶች ሰሎሞን እውነተኛውን አምላክ ትቶ የተሳሳቱ አማልክትን እንዲያመልክ አደረጉት። ይህ ነገር በአይሁድም ላይ እንዳይፈጸም ዕዝራ ሰግቶ ነበር። ዛሬ በርካታ ክርስቲያኖች የማያምን ሰው በማግባት ይህንን ሰው በኋላ አማኝ አደርገዋለሁ ይላሉ፤ ይህ ግን ብዙ ጊዜ አይሆንም። ይልቁንም ቀስ በቀስ ወደ ዓለም በመግባት ለእግዚአብሔር ያላቸውን ፍቅርና ለሌሎች የነበራቸውን ምስክርነት ያጣሉ። ስለዚህ ዕዝራ ይህን ኃጢአት በሚመለከት ፈጣን ምላሽ ሰጠ። በሕዝቡ መካከል ልብሱን ቀደደ፤ አመድ በራሱ ላይ ነሰነሰ፤ ጠጉሩን ነጨ፤ በመሬት ላይ ተቀምጦ በእግዚአብሔር ፊት ያለቅስ ጀመር። ስለ ሕዝቡ ኃጢአት ከእግዚአብሔር ዘንድ በግልጽ ይቅርታን ጠየቀ። የውይይት ጥያቄ፥ ሀ) ዕዝራ ስለ አይሁድ ሕዝብ ኃጢአት ከሰጠው ምላሽ በኃጢአት ላይ የነበረውን ጥላቻ እንዴት እናያለን? ለ) በቤተ ክርስቲያን መሪነታችን በእግዚአብሔር ሕዝብ ዘንድ ኃጢአት ስናይ ማድረግ ስላለብን ነገር ከዕዝራ ምላሽ ምን እንማራለን? ሕዝቡ ዕዝራ ያደረጋቸውን ነገሮች በተመለከቱ ጊዜ፥ አንድ ስሕተት እንዳለ ወዲያውኑ አወቁ። በእግዚአብሔር ፊት ኃጢአተኝነታቸውን በማወቅ ንስሐ መግባት ጀመሩ። ከዚያም ዕዝራ ለእግዚአብሔር ሕግ ለመታዘዝና አይሁድ ካልሆኑ ሰዎች ጋር ጋብቻን ላለመፈጸም ከእግዚአብሔር ጋር ቃል ኪዳን እንዲገቡ አደረገ። ሕዝቡም ይህንን ነገር በመታዘዝ ባዕዳን ሚስቶቻቸውን አሰናበቱ። ለእግዚአብሔር ለመታዘዝ ቃል ኪዳን ገቡ። የሚያሳዝነው ግን ይህ ቃል ኪዳን ለረጅም ጊዜ አለመቆየቱ ነው፤ ምክንያቱም በነህምያ ዘመን ሕዝቡ በተመሳሳይ ኃጢአት ወድቀው እናገኛቸዋለን። ኃጢአት ወደ እግዚአብሔር ሕዝብ መካከል ሲገባ መሪዎች ወዲያውኑ እርምጃ መውሰድ አለባቸው። በእግዚአብሔር ፊት ራሳቸውን ትሑታን ሊያደርጉና ስለ ሕዝቡም ሆነ ስለ ራሳቸው ኃጢአት ንስሐ ሊገቡ ያስፈልጋል። ሕዝቡንም ስለ ኃጢአታቸው በመውቀስ ንስሐ እንዲገቡ ንጹሕ ሕይወትን በእግዚአብሔር ፊት እንዲኖሩ ለማድረግ መቻል አለባቸው። የውይይት ጥያቄ፥ አሁን የራስህንና የቤተ ክርስቲያንህን ሕይወት መርምር። ሀ) አንተና ሌሎች ሰዎች በእግዚአብሔር ፊት የምትመላለሱት በንጽሕና ነውን? ለ) በአንተና በቤተ ክርስቲያንህ ውስጥ ችግር የፈጠሩ አንዳንድ ኃጢአቶችን ጥቀስ። ሐ) አሁን እግዚአብሔር አንተንና ቤተ ክርስቲያህን ንጹሕ እንዲያደርግ ለመለመን የጸሎት ጊዜ ይኑርህ። መ) ስለ ኃጢአታቸው በፍቅር ልትወቅሳቸውና ወደ ንስሐ እንዲመጡ ልታደርጋቸው የምትችላቸው ሰዎች ካሉ፥ በዚህ ሳምንት አነጋግራቸው። (ማብራሪያው የተወሰደው በ ኤስ.አይ.ኤም ከታተመውና የብሉይ ኪዳን የጥናት መምሪያና ማብራሪያ፣ ከተሰኘው መጽሐፍ ነው፡፡ እግዚአብሔር አገልግሎታቸውን ይባርክ፡፡)
ታዋቂ የሺያ ሃይማኖት መሪውን ጨምሮ አርባ ሰባት ሰዎች መገደላቸውን ተከትሎ በበርካታ ሙስሊም ሃገሮች በሳውዲ ንጉሣዊ ቤተሰብ ህዝባዊ ተቃውሞ ሰልፍ ተካሂዷል። የሳውዲ አረቢያ እስላማዊ ፍርድ ቤቶች ሁከት አልባ ወንጀሎች በፈጸሙ ሰዎች ላይ ጭምር የሞት ቅጣት ይፈርዳሉ፣ የፍርድ ሂደቶችም የሚከናወኑት በሚስጥርና ኢፍትሃዊ በሆነ መንገድ ነው በማለት የሰብኣዊ መብት ቡድኖች ለረጅም ጊዜ ሲያስጠነቅቁ ቆይተዋል። ዋሽንግተን ዲሲ — ተቃዋሚ ሰልፈኞች የሞት ቅጣት ፍርድ ከተፈጸመባቸው አንዱ የሆኑትና ብጥብጥ በማነሳሳት የተበየነባቸውን የታወቁ የሳውዲው ንጉሣዊ ቤተሰብ ነቃፊ ሼክ ኒምር አል ኒምርን ፎቶግራፍ ይዘው ወጥተዋል። ታዋቂው የሃይማኖት መሪ ነጻ ምርጫ እንዲካሄድ ሲጠይቁ የነበሩ ሲሆን እአአ በ 2012 ዓ.ም. በሀገሪቱ በተካሄደ የተቃውሞ ሰልፍ ላይ ነው የታሰሩት። በኢራቅ ባግዳድ የከተማ ምክር ቤት አባል ፋላህ አል ጃዛኢሪ “ሼክ ኒምርን በኣሸባሪነት ለመፈረጅ ያደረጉትን ውሳኔ ማናቸውም ኢራቃዊ ማናቸውም የኢራቅ ህዝብ ሃሳብ አፍላቂ ያወገዘው ተግባር ነው” ብለዋል። ትናንት ዕሁድ የሊባኖስ የሺያዎች ሽምቅ ተዋጊ ቡድን ሄዝቦላ መሪ ሃሳን ናስራላ በቴሌቭዢን በተላለፈ ንግግር በሳውዲ አረቢያ ላይ ውግዘት ያወረደባት ሲሆን የተሰበሰበው ህዝብ “ሞት ለሳኡድ ቤተሰብ” በማለት መፈክር አሰምቱዋል። “የሼህ ኒምር መገደል የሳውዲ መንግሥት መልዕክቱን የሚያስተላልፈው ደም በማፍሰስ በጎራዴ እና አንገት በመቅላት መሆኑን ለአረብ እና ለሙስሊሙ ዓለም የሚያረግግት ነው። የሳዊዲ ገዢዎች ለተቀረው ሙስሊሙ ዓለም ሌሎች የሃይማኖቱ ዕምነቶች ወይም ደግሞ ደንታ እንደሌላቸው ያሳያል። ለሙስሊሞችም ሆነ ባጠቃላይ ለዓለም አቀፍ ማህበረሰብ አስተያየት ጉዳያቸው እንዳልሆነ የሞት ቅጣቱን አትፈጽሙ ብለው ሲለምኑዋቸው የነበሩትን ወዳጆቻቸውን ጭምር ከምንም እንዳልቆጠሩ ያመለክታል”ብለዋል። የሳውዲ አረብያ ሙስሊሞች አብዛኖቹ ሱኒዎች ሲሆኑ ህጉዋም ሸሪያ ላይ የተመሠረተ ነው። የሺያ እስልምና መሪዎች የሳውዲ መሪዎች በዓለም አቀፍ ደረጃ በጥብቅ እንዲወገዙ እያሳሰቡ ናቸው። ሼክ ሞሃመድ አል ባሼክ “የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት እና በዓለም ዙሪያ ያሉ የሰብዓዊ መብት ቡድኖች የሳኡድ ቤተሰብን ፈላጭ ቆራጭነት እጥብቀው እንዲቃወሙ በሼህ ኒምር ላይ የፈጸሙትን ወንጀል እንዲያወግዙ እንጠይቃለን። ዓለም ኣሁን ካልተናገረ መቼ ሊናገር ነው?” ብለዋል። ሳውዲ የሚገኙት የእስልምና ሃይማኖት እጅግ ቅዱሳን ስፍራዎች መካ እና መዲና በንጉሡ ቁጥጥር ስር መሆናቸው በዓለም ዙሪያ በበርካታ ሙስሊሞች ዘንድ አይወደድም። የአካባቢው የሺያዎች መሪ አላማ አልጃዝ ሁሴን ባሄሽቲ “ሳውዲ ኣረቢያ ቅዱሳን ቦታዎቹን ለሙስሊም ሃገሮች የጋራ ቁጥጥር እንድታስረክብ ዛሬ በኣል ኒምር ሰማዕትነት ቀን ባለ ሃይላችን ወጥተን እንጠይቃለን። ሳውዲ ቅዱሳን ስፍራዎችን ለመጠበቅ ብቁ ኣይደለችም። ሙስሊም ሃገሮች በሙሉ በጋራ ሆነው ቅዱሳን ስፍራዎቹን መቆጣጠር ኣለባቸው” ብለዋል። ይህ በዚህ እንዳለ ኢራን ዋና ከተማ ውስጥ የሚገኘውን የሳውዲ ኤምባሲ ተቃዋሚዎች ወረው ጣቃት ማድረሳቸውን ተከትሎ ሳውዲ ከእራን ጋር ያላትን ግንኙነት ማቁዋረጡዋን ተከትላ የሳውዲ ወዳጅ ባህሬይን ተመሳሳይ ርምጃ ወስዳለች። ባህሬይን የኢራን ዲፕሎማቶች በኣርባ ስምንት ሰዓት ውስጥ ለቀው እንዲወጡ ማዘዙዋ የተገለጸ ሲሆን ሳውዲም ትናንት በሁለት ቀን ውስጥ እንዲወጡ ኣዛለች። የኢራን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል ኣቀባይ ሆሴን ጃበር ኣንሳሪ የሳውዲን ውሳኔ ኣውግዘው ርምጃው በክልሉ ውጥረቱን ያባብሳል ብለዋል። ቴህራን በሚገኘው ኢምባሲ ተቃዋሚዎች ቁሳቁስ ከመሰባበራቸው ቃጠሎ ከማስነሳታቸው ሌላ ማሻድ ከተማም የሚገኘውን ቆንስላም ወረዋል። ቢያንስ ኣርባ ተቃዋሚ ሰልፈኞች ታስረዋል። የኢራን ፕሬዚደንት ሃሳን ሩሃኒ የተቃዋሚዎቹ ተግባር “ፈጽሞ ሊሆን የማይገባው ነው” ብለዋል። ፕሬዚደንቱ የሼህ ኒምርን መገደል አውግዘዋል። የሳውዲ የውጪ ጉዳይ ሚኒስትር ኣደል ኣል ጁቤይር ብዙሃኑ ህዝቡዋ ሱኒዎች የሆነቸው ሀገራቸው “በሺያዎች የምትመራው ኢራን የሀገራችንንም ሆነ ባጠቃላይ የክልሉን ሰላም እንድታደፈርስ ኣትፈቅድላትም” ሲሉ አስጠንቅቀዋል። የዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ መስሪያ ቤት በበኩሉ የአካባቢው ሃገአሮች የተፈጠረውን ውጥረት የሚያረግብ ገንቢ ርምጃ እንዲወስዱ መወትወታችንን እንቀጥላለን ብሏል። በሊባኖስ ባህሬይናና ህንድ እንዲሆም ለንደን በምገኘው የሳውዲ ኤምባሲ ደጃፍ የተቃውሞ ሰልፍ ተደርጉዋል። የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዋና ጸሓፊ ባን ኪ ሙን በሼህ ኒምር ኣል ኒምር ላይ የተፈጸመው የሞት ቅጣት ፍርድ ኣሳዝኖናል ድርጊቱን በተምለከት የሚሰጡት ምላሾች ርጋታና መቆጠብ ያልተለያቸው እንዲሆኑ ተማጽነዋል። የኒምር መገደል በክልሉ ያለውን ሃይማኖታው ውጥረት ያባብሳል ስትል ዩናይትድ ስቴትስት ስጋትዋን ገልጻለች። የዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ጃን ከርቢ ቅዳሜ ባወጡት መግለጫ የታዋቂው የሺያዎች መሪ የፖለቲካ ታጋይ መገደል ባሁኑ ጊዜ እንዲረግብ የሚፈለገውን የሃይማኖት ውጥረት ያባብሳል ብለዋል። እአአ በ 1979 ዓ.ም. በተካሄደው የኢራን አብዮት ኣክራሪ ሺያ ሃይማኖት መሪዎች ስልጣን ከያዙበት ጊዜ ወዲህ ኢራንና ሳውዲ ኣረቢያ ሙስሊሙን ዓለም መሪነት ለመቆጣጠር ሲፎካከሩበት ኖረዋል፣ የዩናዩናትድ ስቴትስ የኢራቅ ጦርነት ኣኢራቅ ውስጥ ሺያ መር መንግሥት መተከሉ ያሃይማኖታን የብሂረሰብ ውጥረቱን ኣባባሰው። በክልሉ የሃያማኖታዊ ሚዛንም ወሳኝ ለውጥ ተፈጠረ። እ አአ ከ2011 የረቦች ኣመጽ በሁዋል ኣደግሞ ሳውዲና ኢራን በሶሪያው ጦርነት ለተቀናኝ ወገኖች ድጋፍ በመስጠት በከባድ የእጅ ኣዙር ጦርነት ተጣመዱ ። ሁለቱ ሃገሮች የመን ውስጥም ተቀናቃኝ ወታደራዊ ኣንጃዎችን የሚያግዙ ሲሆን ሳውዲ የምትመራው ህበረት ላለፉት ዘጠኝ ወራት በኢራን በሚደገፉ የሺያ ይዞታዎች ላይ ቦምብ ሲያዘንብ ቆይቱዋል።
ኣብ ቀንዲ ደሴት ኢንዶንዥያ ጃቫ ትማሊ ሶኑይ ብዘጋጠመ ዓብይ ምንቅጥቃጥ መሬት ብኣማኢት ዝቑፀሩ ሰባት ሞይቶም ብዙሓት ድማ ጉድኣት በፂሑዎም። ኣብ ህይወት ኣድህን ስርሒት ዝተዋፈሩ ሰራሕተኛታት ሎሚ ሰሉስ’ውን ፍተሻ ምድሓን ህይወት ቀፂሉ ከምዘሎ ይሕብሩ። ኣብ ሲያንጁር ትካል ምክልኻል(ምንካይ) ሓደጋ እቲ ዞባ ከም ዝሓበሮ በቲ ሓደጋ ምንቅጥቃጥ መሬት ዘጋጠመ ቁፅሪ ምውታት ናብ 252 ክድይብ ከሎ ብኣማኢት ዝቑፀሩ ቆሲሎም 31 ሰባት ድማ ስጋብ ሕጂ ሃለዋቶም ኣይተፈልጠን። ሓላፊ ትካል ሃገራዊ ምንካይ ሓደጋ ከምዝበልዎ በቲ ሓደጋ ምንቅጥቃጥ መሬት ሓያሎ ዕንወታት ከምዝወረደን ብዓሰርተታት ዝቑፀሩ ህንፃታት ከም ዝፈረሱን ገሊጾም። ኣመሓዳሪ ምዕራብ ጆቫ ሬድዋን ካሚል በቲ ሓደጋ ዝተመዛበሉ ልዕሊ 13,000 ሰባት ኣብ መዕቆቢ ከምዝርከቡ ገሊፆም:ብዙሓት ህንፃታት ምፍራሶምን ስዒቡ ቁፅሪ ምውታት ክውስኽ ከምዝኽእልን ብውሑዱ ስጋብ ሕጂ 326 ሰባት ከምዝቖሰሉ ሓቢሮም። ኢንዶኒዥያ ኣብቲ ኣብ ገማግም ፓስፊክ ዝርከብ “ቀለበት ሓዊ” ተባሂሉ ዝፍለጥ ቀስታዊ ዕንኪልል ስለትርከብ ብተደጋጋሚ ምንቅጥቃጥ መሬት፣ እሳተ ጎሞራን ሱናሚን ትውቃዕ።
የሀገሪቱ የውጭ ጉዳይና ዓለም አቀፍ ትብብር ሚኒስቴር ባወጣው መግለጫ አዲስ አበባና ካርቱም ከሰሞኑ በስፋት እየተወራ ያለውን የድንበር ላይ ውዝግብ በሰላማዊ መንገድና በንግግር መፈታት አለበት ብሏል፡፡ ሁለቱ ሀገራት ለቀጣናዊ መረጋጋትና ብልጽግና ትልቅ ሚና እንዳላቸው የጠቀሰው መግለጫው የተፈጠረውን ችግር በንግግር መፍታት አስፈላጊ ነው ብሏል፡፡ ዩኤኢ በሱዳን እና በኢትዮጵያ መካከል ያለው የድንበር ግጭት መባባስ እንደሌለበት ገልጻ ሁለቱም ሀገራት ለምስራቅ አፍሪካ ቀጠና ሰላምና መረጋጋት አይነተኛ ሚና ስላላቸው የተፈጠረውን ነገር በሰከነ መንገድ ማየት አለባቸው ብላለች፡፡ ሀገሪቱ ባወጣችው መግለጫ ሱዳን እና ኢትዮጵያ ለንግግር ቅድሚያ በመስጠት ውይይት መጀመር እና ውጥረትን ማርገብ እንደሚገባቸው አሳስባለች፡፡ ሀገራቱ ትብብር እና አጋርነትን በማስቀደም ችግራቸውን መፍታት እንዳለባቸው ያመለከተው መግለጫው ሁለቱም ወገኖች ለንግግር ቅድሚያ መስጠት አለባቸው ብሏል፡፡ ባለፈው ሳምንት የደቡብ ሱዳኑ ፕሬዚዳንት ሳልቫኪር ማያርዲት ሱዳን ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን የድንበር ውዝግብ በሰላማዊ መንገድ ብቻ መፍታት እንዳለባት መግለጻቸው ይታወሳል፡፡ የኢትዮጵያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ ዛሬ በሰጡት ሳምንታዊ ጋዜጣዊ መግለጫ “የሱዳን ኃይል በተጠናከረ ሁኔታ ወደ ኢትዮጵያ ግዛት የመግፋት እና ወደ ውስጥ ዘልቆ የመግባት እንቅስቃሴ እያሳየ ነው ያለው” ሲሉ ተናግረዋል፡፡ ድንበሩ እስኪካለል ድረስ ነባራዊው ሁኔታ ባለበት እንዲቆይ (ሁለቱም ሀገራት በነበሩበት እንዲቆዩ) እ.ኤ.አ በ 1972 ስምምነት ተደርሶ እንደነበር ያነሱት ቃል አቀባዩ ፣ የአሁኑ የሱዳን ድርጊት ይህን ስምምነት የሚጥስ እንደሆነ ዛሬ በመግለጫቸው ጠቅሰዋል፡፡ አምባሳደር ዲና እንዳሉት ፣ ሱዳን ጦሯን አሰልፋ ወደ ኢትዮጵያ ግዛት መግፋት የጀመረችው ኢትዮጵያ በትግራይ ክልል በጀመረችው የሕግ ማስከበር ዘመቻ ምክንያት በሀገራቱ ድንበር ላይ የሳሳ የመከላከያና የጸጥታ ሁኔታ በመኖሩ ነው ብለዋል፡፡
ሃይማኖት ከአስተዳደሩ የተለየ በጣም ጥልቅ ነገር ነው፡፡ ሃይማኖት ማለት ከአንድ ግለሰብ ኾነ ከጥቂት ሰዎች አመራር የተለየና የራሱ ዶግማ፣ ቀኖና እና ትውፊት፣ ባህልና ሥርዓት ያለው መኾኑ መታወቅ ይኖርበታል፡፡ በሥነ ምግባር ደረጃ እኔን ጨምሮ ኹሉም ሰው ችግር ሊኖርብን ይችላል፡፡ ይኹንና ይኼ የሥነ ምግባር ጉዳይ ሊፈታ የሚችለው በመነጋገርና ተገቢውን ርምጃ በመውሰድ ነው፡፡ ስለ አስተዳደር ጉዳዮች ሲነሣ ነገሩ የሃይማኖት ሳይኾን የሥነ ምግባር መኾኑ መታወቅ አለበት፡፡ ስለዚኽ ለእኔ አስተዳደሩን ከሃይማኖቱ ጋራ ማቀላቀል ተገቢ አይኾንም፡፡ ዘመኑን ካልዋጀን ሌላው ቀርቶ የዘመኑ ትውልድ አብሮን ሊሔድ አይችልም፡፡ ትውልዱን ከቤተ ክርስቲያኒቱ ጋራ ለማስቀጠል ከፈለግን አስተዳደራዊ ሥርዓታችንን የግድ ዘመናዊ ማድረግ አለብን፡፡ ሃይማኖት አንዴ ተሰጥቶ ያለቀ ስለኾነ የምንጨምርበት ኾነ የምንቀንስበት ነገር አይኖርም፡፡ አስተዳደራችን ግን በየጊዜው ከሚሻሻለው ዕውቀት ጋራ ተዘምዶ መሻሻል አለበት፡፡ የአንድ ደብር ጸሐፊ የኾነ ሰው እስከ ቅርብ ጊዜ ድረስ ከኹለት ሺሕ ብር በማይበልጥ ደመወዝ ኹለት ሦስት መኪና፣ ኹለት የመኖሪያ ቤቶች በፍጹም ሊኖረው አይችልም፡፡ የአንድ ወር ደመወዛቸው ለመኪና ነዳጅ ወጭ የማይሸፍንላቸው አገልጋዮች መኪና እየለዋወጡ ሲይዙ በድሎት ሲኖሩ፣ የልጆችን ይኹን የራሳቸውን ወጭዎች ያለችግር ሲሸፍኑ ይኼ ነገር ከየት መጣ ያሰኛል፡፡ ቤተ ክርስቲያን አኹን እየተጠቀመችበት ያለው የፋይናንስ ሥርዓት ዓለም በ፲፯ኛው መ/ክ/ዘ የተወውንና የነጠላ ሒሳብ አሠራር (single entry) የሚባለውንና በሞዴል የሚሠራ የሒሳብ አሠራር ነው፡፡ በዓለም ላይ እንዲኽ ዓይነት የሒሳብ አሠራር የሚከተል ምንም ተቋም የለም፡፡ የነጠላ ሒሳብ አሠራር ወጪን ወጪ ይላል እንጂ ምክንያቱን አይናገርም፡፡ ስለዚኽ ወጪን ከነምክንያቱ ገቢን ከነምንጩ የሚጠቅሰው የኹለትዮሽ(ደብል) ሒሳብ አሠራር ሥርዓት የላትም፡፡ በመኾኑም ይኼን ተረድቶ የፋይናንስ ሥርዓቱን በአፋጣኝ ማዘመን ይገባል፡፡ ካሽ ሬጅስተር በመጠቀም እያንዳንዱ ቤተ ክርስቲያን ያለውን አቅም የላይኛው አስተዳደር አካል በሚገባ ለማወቅና ከፍተኛ ብክነትን ለማስወገድ ይችላል፡፡ አኹን እየጠፋ ያለውኮ ብሩ ብቻ ሳይኾን ሰነዱም ጭምር ነው፡፡ የካሽ ሬጅስተርን መረጃ ግን ማጥፋት ስለማይቻል የቁጥጥር ሥርዓትን ማጉላትና ተጠያቂነትን ማስፈን ይቻላል፡፡ የተጀመሩትን የለውጥ እንቅስቃሴዎች የሚቃወሙት በአስተዳደር ላይ ያሉ ጥቂት ሰዎች ናቸው፤ አስተዳደር ላይ ኾነውም ለውጡን የሚደግፉ አሉ፡፡ ምናልባት ጊዜ ይፈጅ ይኾናል እንጂ ችግሩ መፈታቱ አይቀሬ ነው፡፡ ሙሉውን ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
ሜላኒ አን ሲክስ የእንግሊዘኛ ሞዴል እና የቴሌቪዥን አቅራቢ ናት ፡፡ እሷ የዴስ እና ሜል የዛሬ አስተናጋጅ በመባል ትታወቃለች ፡፡ የቀን የቴሌቪዥን የቀድሞው ንግሥት ለ 26 ዓመቷ ፍቅረኛዋ በትዊተር ላይ በርካታ የወሲብ ክፍያ መልዕክቶችን በምትልክበት ጊዜ ዘውድዋን እንዲንሸራተት አደረገች ፡፡ ሌሎች የእንግሊዝ ተዋንያን እንደወደዱ እርግጠኛ ነኝ ሃይሌ አትዌል የሜል አስገራሚ የቢኪኒ ኩርባዎችን ማግኘት ይወዳል ፡፡ ትልፕስስ ፎቶዎች በሜል ሲከስ የታጠቁ የጎን ጎኖች እና አሶች ለፎቶዎች ፍሳሽ አዲስ ያልሆነው ሜል ከዚህ በፊት በመስመር ላይ የራሷን ግልፅ ፎቶግራፎችን በማካፈል እና ስለማንኛውም ነገር የማይሰጥ ነው ፡፡ ያለምንም ጥርጥር ቆንጆ ነች ፡፡ ከወንድ ጓደኛዋ ከተለየች በኋላ ያለ ልብስ በጨርቅ ቅርፅ ሰውነቷን ታበራለች ፡፡ እሷ ቆንጆ ፊት አላት ፣ ቆንጆ የቦብ ቆንጆ ሰውነት ግን በጣም መጥፎ እሷ ቆንጆ አህያ የላትም ፡፡ በእረፍት ጊዜ የፓልዛዚ ቢኪኒ ሜል ሲከስ ሥዕሎች ሙሉ ፊታቸውን ማጋለጣቸውን ለማሳየት ሴቶች ማንኛውንም ሰበብ መጠቀም ይችላሉ ፡፡ በዚህ ሁኔታ ሜላኒ ልክ እንደ እሷ ብልትዋን ለማሳየት ተቃርባለች ኬት ሚድልተን ለፎቶ-ቀረፃ ፡፡ ቢያንስ የቡቦoobን የጎን እይታ ሰጠችን ፡፡ ሜል ሲክ ትልቅ አህያ አላት እርሷም ታውቀዋለች ፡፡ እድሉን ካገኘሁ ያንን እምቅ መሰንጠቅ እየመታሁ እመታዋለሁ ፡፡ ዝርዝር ሁኔታ
ንሶም ብዘይ ዝኾነ ስምምዕ ሃገሮም 31 ጥቅምቲ 2019 ካብ ሕብረት ኣውሮጳ ክትወፅእ ዝሓዙዎ ትልሚ ትማሊ ረቡዕ ምስ ገለጹ ካብ ተቓወምቲ ኣባላት ፓርላማ ቅልጡፍ ቁጥዐ ኣልዒሉ’ሎ።ተቓወምቲ ንናይ ቀዳማይ ሚንስተር ውሳነ ንምዕፃው ከይፍትኑ ዝገብር ስጉምቲ እዩ ይብሉ። ናይ ጆንሰን ስጉምቲ ካብ ፓርላማ ወፃኢን ኣብ ከተማታትን ተቓውሞ ወሊዑ’ሎ።ነቲ ስጉምቲ ዝቃወም ናይኦንላይን ምሕፅንታ ወይ ፐቲሽን ልዕሊ ሓደ ሚሊዮን ሰባት ፈሪሞም ኣለው። ኣብ ውሽጢ ናይ ጆንሰን ዓቃባዊ ፓርቲ Conservative Party ወጥሪ ኣልዒሉ’ሎ። ነቐፍቲ እውን መንግስቲ ነቲ ዘይተፅሓፈ ልሙድ ሕገ መንግስቲ እታ ሃገር ብምብርዓን ንናይ ብሪጣኒያ ዲሞክራሲ ኣብ ስግኣት ኣውዲቑዎ’ሎ ክብሉ ይኸሱዎም ኣለው። ዕለታዊ ፈነወ ድምጺ ኣመሪካ 27/11/2022 ፈነወ ትግርኛ ሰንበት ድምጺ ኣሜሪካ ፈነወ ቛንቛ ትግርኛ ካብ ሶኑይ ክሳብ ሰንበት ይፍነው። ፈነወ ቛንቛ ትግርኛ ካብ ሶኑይ ክሳብ ዓርቢ ብዕለታዊ ዜና ይጅምር፥ እዋናዊ ጉዳያትን ሰሙናዊ መደባት'ውን የጠቓልል ።ቀዳምን ሰንበትን ኣብቲ ሰሙን ዝተፈነው መደባት ብምድጋም ፈነወ ቛንቛ ትግርኛ ይኻየድ።
ዘሌንስኪ አርብ ዕለት ከዎል ስትሪት ጆርናል ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ እንደተናገሩት ከሆነ የዩክሬን ግዛቶች በሩሲያ ኃይሎች ስር በሆኑበት የተኩስ አቁም ስምምነት ማድረግ ጦርነቱን ማራዘም ነው ብለዋል፡፡ ፕሬዝዳንት ፑቲን ከዩክሬን ጦርነት በኋላ ከቀድሞ ሶቬት ሀገራት ውጭ ባደረጉት የመጀመሪያ ጉዞ ኢራንን ጎበኙ የተኩስ አቁም ስምምነቱ የበለጠ ግጭት እንዲባባስ የሚያደርግና ሞስኮ ለቀጣዩ ዙር እንደገና ለማስታጠቅ እድል እንድታገኝ የሚያደረግ መሆኑም አክለዋል ፕሬዝዳንቱ፡፡ “ህብረተሰቡ ሁሉም ግዛቶች መጀመሪያ ነጻ መውጣት እንዳለባቸው ያምናል፣ ከዚያም በሚቀጥሉት መቶ ዘመናት ምን ማድረግ እና እንዴት መኖር እንዳለብን መስማማት እንችላለን”ም ነው ያሉት ዘሌንስኪ። ዜለንስኪ አሜሪካ ለዩክሬን ስለሰጠቻቸው ከፍተኛ ተንቀሳቃሽነት ያላቸው ሮኬት አርቲለሪ ሲስተምስ (HIMARS) ሲናገሩም “የምዕራባውያን የሮኬቶች አቅርቦቶች ምንም እንኳን ጠቃሚ ቢሆኑም፤ ዩክሬን የተጋረጠባትን መዕበል ለመቀልበስ ከሚያስፈልጋት ድጋፍ አንጻር በጣም ያነሱ ናቸው” ብለዋል። አሁን አንገብጋቢው ነገር የሩሲያ የረዥም ርቀት የሚከላከል የአየር መከላከያ ሲስተም ማግኘት ነው ሲሉም ተናግረዋል። ዎል ስትሪት ጆርናል የዜለንስኪን አስተያየት በመጥቀስ “ከሩሲያ ፌዴሬሽን ጋር ያለውን ግጭት ማቀዝቀዝ ማለት የሩስያ ፌደሬሽን እስትንፋስ እንድታገኝ መፍቀድ እንደማለት ነው” ሲል ጽፏል። ሩሲያ እና ዩክሬን የዩክሬን ጥቁር ባህር ወደቦች ለእህል መላክ ለመክፈት የሚያስችል አስደናቂ ስምምነት አርብ እለት መፈራረማቸው ይታወሳል፡፡ስምምነቱ በሩሲያ ዩክሬን ጦርነት ምክንያት የተባባሰውን ዓለም አቀፍ የምግብ ቀውስ ለማቃለል ተስፋ የፈጠረ ነው ተብሎለታል፡፡ በጉዳዩ ላይ አስተያየታቸውን የገለጹት ዩክክሬኑ ፕሬዝዳንት ዜለንስኪ ፤ ከሞስኮ ጋር የተፈረመው ዲፕሎማሲያዊ ስምምነት “ገበያውን በተወሰነ ደረጃ ሊያረጋጋ ይችላል ነገር ግን ጊዜያዊ እረፍት ብቻ የሚሰጥ ነው”ም ብለዋል።
ጎንደር፣ ዲላ እና አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲዎች የመማር ማስተማሩን ሂደት እንደገና ለማስቀጠል የሚያስችል አቋም ላይ እንደሚገኙ ከሳይንስ እና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር የተላከው የምርመራ ቡድን አረጋግጧል:: የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር የኮሮናቫይረስን ግምት ውስጥ በማስገባት ዩኒቨርሲቲዎች ትምህርት የሚጀምሩበትን ቁመና የሚገመግም ቡድን ወደየተቋማቱ መላኩ ይታወቃል:: በዚህ መሰረት ወደ ጎንደር፣ ዲላ እና አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲዎች የተላኩ የግምገማና ክትትል ቡድኖች ተቋማቱ በጤና ሚኒስቴር የወጣውን የኮቪድ-19 መከላከያ መንገዶች ተግባራዊ በማድረግ ትምህርት የማስጀመር አቋም ላይ መሆናቸውን ገልጸዋል:: የጎንደር ዩኒቨርሲቲን ዝግጅት የገመገመው ቡድን መሪ አቶ ከበደ ግዛው እና የዲላ ዩኒቨርሲቲ ዝግጅት ለመገምገም የተላከው ቡድን መሪ አቶ ጌታቸው ተፈራ ዩኒቨርሲቲዎቹ ተማሪዎች በግቢዎቹ በሚኖራቸው ቆይታ አካላዊ ርቀታቸውን እና ንጽህናቸው ጠብቀው ትምህርታቸውን እንዲከታተሉ የሚያስችል በቂ ዝግጅት ማድረጋቸውን ተናግረዋል፡፡የመመገቢያ ቤቶችን፣ ቤተ መጻሕፍት፣ ቤተ ሙከራዎችን እና ላውንጆችም የኮሮና ቫይረስ ኬሚካል ርጭት የተደረገባቸው መሆኑንም ነው የገለጹት፡፡በተጨማሪም የቫይረሱን ስርጭት ለመከላከል አስተማማኝ የውሃ አቅርቦት እንዲሁም ማስክ እና ሳኒታይዘር መዘጋጀቱንም ተናግረዋል::ሌሎች ተማሪዎችን ለመቀበል የሚያስፈልጉ መሠረታዊ አገልግሎቶች እንዲሁም የፀጥታ እና ደህንነት ጉዳይም አስፈላጊ ቅድመ ዝግጅት እንደተደረገበትም ተመላክቷል፡፡ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲን ዝግጅት የገመገመው ቡድን መሪ አቶ ጫኔ አደፍርስ በበኩላቸው ዩኒቨርሲቲው በመማሪያ፣ በማደሪያ እና በሌሎች አገልግሎት መስጫ ክፍሎች እና ስፍራዎች ተማሪዎች አካላዊ ርቀታቸውን ጠብቀው እንዲስተናገዱ የሚያስችል ዝግጅት ማድረጉን አስረድተዋል፡፡ለለይቶ ማቆያ ሲያገለግሉ የነበሩ ክፍሎች፣ መመገቢያ ቤቶች፣ ቤተ መጻሕፍት እና ቤተ ሙከራዎችም የኮሮናቫይረስ ኬሚካል ርጭት ተደርጎባቸዋል ነው ያሉት፡፡ውሃን ጨምሮ ለንፅህና መጠበቂያ የሚያገለግል ሳኒታይዘር እንዲሁም የአፍ እና አፍንጫ መሸፈኛ ጭምብሎች አቅርቦትመሟላቱን የገለጹት አቶ ጫኔ፣ ለተማሪዎችና አገልግሎት ለሚሰጡ ሰራተኞች ስለ ቫይረሱ ግንዛቤ እንዲኖራቸው መደረጉን አንስተዋል፡፡ Read more articles Previous PostHealthcare Jobs at Hallelujah General Hospital PLC; Position : Laboratory and Biomedical; Education : BSc in Medical Laboratory; Deadline : October 10 2020; Location : Addis Ababa Next PostHealthcare Jobs at Teklehaimanot General Hospital; Position : Radiographer /Radiology Technologist; Education : B.Sc in Radiography; Deadline: October 22, 2020; Location : Addis Ababa
ዩናይትድ ስቴትስ ውስጥ ሴቶች ፅንስን ማቋረጥ እንዲችሉ ላለፈው ግማሽ ምዕት ዓመት ህገ መንግሥታዊ ከለላ ሰጥቶ የቆየው ‘የሮ እና የዌድ ሙግት ጉዳይ” እየተባለ የሚጠራውን ህግ ጠቅላይ ፍርድ ቤቱ ከትናንት በስተያ ዓርብ ውድቅ ካደረገ በኋላ በመቶዎች የሚቆጠሩ አሜሪካዊያን ዋሺንግተን ዲሲ ውስጥ በፍርድ ቤቱ ፊት ለፊትና በሌሎችም ከተሞች የድጋፍና የተቃውሞ ይዘት ያላቸውን ሰልፎች እያደረጉ ነው። በወግ አጥባቂ ዳኞች የበላይነት የተያዘው ጠቅላይ ፍርድ ቤት ያለፈውን ህግ የገለበጠው 6 ለ 3 በሆነ አብላጫ ሲሆን ውሳኔው ግማሽ በሚሆኑ ስቴቶች ውስጥ ፅንስ ማቋረጥ ሙሉ በሙሉ እንዲታደግ ሊያደርግ እንደሚችል ሮይተርስ ትናንት ዘግቧል። ወግ አጥባቂው ዳኛ ክለረንስ ታመስ ለውሣኔያቸው ማስረገጫ በፃፉት አስተያየታቸው የአሁኑ ውሣኔ ሌሎችም ቀደም ሲል ተላልፈው የነበሩ “የፅንስ ማስወገጃ ወይም መቆጣጠሪያ ዘዴዎችን የመጠቀም መብቶችን፣ ለተመሣሣይ ፆታ ጋብቻ በሃገር አቀፍ ደረጃ የህግ ዕውቅና መስጠትን” የመሳሰሉ ድንጋጌዎችን መልሶ ወደ መፈተሽ ሊወስድ እንደሚችል አመላክተዋል። ትናንት ከሰዓት በኋላ በጠቅላይ ፍርድ ቤቱ ደጃፍ የነበሩት ሰልፎች ስፋት ወደ ማምሻው እየገዘፉ የሄዱ ሲሆን በተለይ ከፍ ባለ አጥር በተከለለው የህንፃው ፊት ለፊት የተሰበሰበው ሰው ውሣኔውን አጥብቶ የሚቃወምና ፅንስን ለማቋረጥ መብት መከበር የሚሟገት እንደነበረ የሮይተርስ ዘገባ አክሎ ጠቁሟል። “ጠቅላይ ፍርድ ቤቱ ይጨንገፍ!”፤ “ሴቶችን ሳይሆን የጦር መሣሪያን ተቆጣጠሩ!” የሚሉ መፈክሮች አደባባይ የዋሉ ሲሆን ውሳኔውን ደግፈው የወጡት ሰልፈኞችም “ማህፀን ውስጥ ያለ ህይወትም ሊከበር ይገባል”፤ “እንዲጨነግፍ የተደረገ ህፃን ምርጫ አልተሰጠውም” የሚሉ አስተያየቶችን አሰምተዋል። ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን የፍርድ ቤቱን ውሳኔ እንደተላለፈ በብርቱ ቃላት ያወገዙ ሲሆን ትናንት በሰጡት አስተያየት ግዛቶቹ ፅንስ የማቋረጥ እገዳውን እንዴት ተግባራዊ እንደሚያደርጉት በቅርብ እንደሚከታተሉ ተናግረዋል። በሌላ በኩል የቫቲካን ባለሥልጣኗ አንድሬዓ ቶርኒየሊ በፃፉት ርዕሰ አንቀፅ “ፅንስ ማቋረጥን የሚቃወሙ ተሟጋቾች ይልቅ በሌሎች የህይወት ጠንቅ በሆኑ የጦር መሣሪያ በቀላሉ ማግኘትን፣ ድህነትን እያሻቀበ የመጣውን የእናቶች ሞት በመሳሰሉ ጉዳዮች ላይ ሊያተኩሩ ይገባቸዋል” ብለዋል። ባለፈው ወር የወጣ በሮይተርስና ኢፕሶስ የተካሄደ የህዝብ አስተያየት ቅኝት ውጤት አብዛኞቹን ዴሞክራቶችና ሪፐብሊካን ጨምሮ 71 ከመቶ አሜሪካዊያን ፅንስን የማቋረጥ ውሣኔ ጉዳይ ለሴቶችና ለሃኪሞቻቸው ሊተው እንደሚገባ እንደሚያምኑ ሮይተርስ በዘገባው ጠቁሟል። የከትናንት በስተያው የጠቅላይ ፍርድ ቤቱ ውሣኔና ጫናው የፊታችን ጥቅምት 29/2014 ዓ.ም. በሚካሄደው የአማካይ ፕሬዚዳንታዊ ዘመን ምርጫ ላይ ለሁለቱም ፓርቲዎች ብርቱ ፈተና እንደሚጋርጥ ተንታኞች እየተናገሩ ነው።
በጠቅላይ ሚኒስትር መሀመድ ሺአ አል-ሱዳኒ ይመራል የተባለ የመንግስት የጸጥታ ስብስብ ባወጣው መግለጫ “የኢራቅ ድንበር ጠባቂዎች በኢራን እና ተረኪዬ ድንበር ለማሰማራት ተወስኗል” ብሏል። ይህ ተነሳሽነት ከኩርዲስታን ክልል መንግስት እና ከኩድር ወታደራዊ ኃይል ጋር በመተባበር መሆኑ የተነገረ ሲሆን፤ የኩርድ ክልላዊ ኃይል አለቃ በስብሰባው መሳተፋቸው ታውቋል። የኢራቅ ኩርዲስታን ድንበሮች በአሁኑ ጊዜ በባግዳድ ፌደራል መከላከያ ሚንስቴር ስር ባለው ፔሽመርጋ በተባለው ኃይል እንደሚጠበቁ ድፌንስ ፖስት ዘግቧል። የኢራን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሆሴን አሚር-አብዶላሂን የቴህራን ወታደራዊ እንቅስቃሴ በኢራቅ ኩርዲስታን ውስጥ የባግዳድ ኃይሎች በድንበር ላይ እስኪሰፍሩ ድረስ ይቀጥላል ብለዋል። "ከእንግዲህ የግዛታችንን አንድነታችንን ለመጠበቅ እርምጃ መውሰድ አያስፈልገንም" ሲሉ ስለ ኢራቅ ውሳኔ ተናግረዋል። የኩርዲስታን ክልላዊ መንግስት የፔሽሜርጋን ጦር በድንበር ላይ ማጠናከሪያ አድርጎ እንደሚልክ ከወዲሁ ተነግሯል። የኢራቅ ኩርዲስታን እ.አ.አ ከ1980ዎቹ ጀምሮ በርካታ የኢራን-ኩርዲሽ ተቃዋሚ ቡድኖችን በማገዝ ይታቃል። እነዚህ ቡድኖች ቀደም ባሉት ጊዜያት በቴህራን ላይ የታጠቁ ዓመፅ ያነሱ ናቸውም ተብሏል። ታጣቂዎቹ ከቅርብ ዓመታት ወዲህ እንቅስቃሴያቸው እየቀነሰ ቢመጣም በኢራን የተቀሰቀሰው የተቃውሞ ማዕበል እንደገና ውጥረቱን ቀስቅሷል ነው የተባለው። ከሳምንታት በዲት በተርኪዬ ኢስታንቡል የኩርዲስታን የሰራተኞች ፓርቲ አደረሰው የተባለን ጥቃት ተከትሎ አንካራ በኢራቅ እና ሶሪያ ክፍሎች ያሉ የኩርድ ኃይሎችን ያነጣጠረ የአየር ጥቃት ዘመቻ ጀምራለች።
ካያ ስኮደላሪዮ እንግሊዛዊ ተዋናይ ናት ፡፡ በማዝ ሯጭ የፊልም ተከታታይ ትሬዛ በመባል ትታወቃለች ፡፡ ከታዋቂ ሰዎች ዘንድ ከአንዳንድ ጭማቂ ቅሌቶች የበለጠ ሰዎች የሚፈልጉት ነገር የለም ፡፡ ዝነኞች እና ቅሌቶች አብረው ይሄዳሉ እና ፖም ከዛፉ ብዙም አይወርድም ፡፡ አስገራሚ የካያ ስኮዴላሪዮ አስ ስዕሎች ተጋለጡ ካያ ልክ የቅሌት ድርሻዋን በአግባቡ አገኘች ፡፡ አሳፋሪዎics ስዕሎች በይነመረቡ ውስጥ ተደብቀዋል እናም እኛ በጣም ደስተኞች ነን። እርሷ ቆንጆ እርሷ ቆንጆ መሆኗን ሁላችንም መስማማት እንችላለን ፡፡ በመዳፎቼ ውስጥ በቀላሉ ሊገጣጠሙ በሚችሉ ትልልቅ ቡቢዎ to የማይበጠስ ትመስላለች ፡፡ ቆንጆ ካያ ስኮዴላሪዮ ቲትስ ስዕሎች ተሸፍነዋል ያ ብልት እንዴት እንደሚመስል መገመት እችላለሁ ፡፡ ፍሰቱ የጡት ጫፎችን እና የስብዋን አህያዋን ጨምሮ ለመመልከት የመኙትን ነገር ሁሉ ያሳያል ፡፡ እነዚህን ፎቶዎች መመርመር በሱሪዎ ውስጥ መጨናነቅዎን ያረጋግጥልዎታል ፡፡ ቆንጆ ካያ ስኮዴላሪዮ የራስ ፎቶዎች ከ ​​Instagram ካያ በትወና ላይ በማተኮር ደስተኛ አይመስልም ነገር ግን በምትኩ የሙሉ የፊት ሞዴሊንግ ቀረፃን ይሠራል እና የጎን-ቡቡ ጥሩ ይመስላል አንዳንድ የሆሊዉድ ዋና ሆሄያት ላለማድረግ የሚከሰቱ አንዳንድ ሴቶች ፡፡ ያንን ትኩረት እና ገንዘብ ለማግኘት ግልጽ የሆነ ሞዴሊንግ ወይም የወሲብ ስራን ማከናወን ይጀምሩ። የተለያዩ የካያ ስኮዴላሪዮ ቀይ ምንጣፍ ፎቶ-ቀንበጦች ካያ ስኮደላሪዮ በትክክል ፍጹም አይደለም ፣ ግን የ 27 ዓመቷ ሴት በእርግጠኝነት የሚደነቅ እይታ መሆኗን ላረጋግጥልዎት እችላለሁ ፡፡ ከዚህ ጥሩ ቅ lት ከሚሰማው የቢኪኒ ሰውነት ተዋናይ ጋር ለፍቅረኛ ቀን አይሆንም አልልም ፡፡ ዝርዝር ሁኔታ
የራሳችንን የዳግም መሸጥ ንግድ እንድንጀምር እድል ስለሰጠን ShopK እናመሰግናለን።ከቤት ሆኜ መሥራት እችላለሁ እና ከመጨረሻው መደበኛ ስራዬ የበለጠ ገቢ አገኛለሁ። የቤት እመቤት ያገባች ሴት ትልቅ ግቦችን ማሳካት አትችልም ያለው ማነው?በሾፕኬ አደረግሁ።ዛሬ ባለቤቴ እና ቤተሰቤ ከመቼውም ጊዜ በበለጠ በእኔ ያምናሉ።ባለቤቴን በገንዘብ መደገፍ እችላለሁ እና ልጆቼ የተሻለ ትምህርት ቤት ይሄዳሉ። ተማሪ ShopK መልሶ መሸጥ አስተምሮኛል፣ ከመቼውም ጊዜ ይበልጥ ቀላል የሆነው የመስመር ላይ ስራ ነው።እንደ እኔ ያለ የኮሌጅ ተማሪ እንኳን በወር ከ5000 ዶላር በላይ ማግኘት ይችላል እና በየቀኑ ለማስተዋወቅ ስልኬን ተጠቅሜ 1 ሰአት ብቻ ነው የሚያስፈልገኝ።
ቁሳዊ ጌጥ መለዋወጫዎች, ማገጃ እና sanitaryware በመገንባት ረገድ ግንኙነት ሁለገብ አምራች እና ነጋዴ ነው. የኛ ዋና ምርቶች አየር deflector, የሕንፃና ምንጣፍ, ድርብ ረቂቅ ማቆሚያ, ከቤት መድፈኛ ሽፋን መስመር ላይ ናቸው. እኛ ኤክስፖርት ራስን ከመቆጣጠር መብት ያገኛሉ. የኛ የተ & D ሰራተኞች በከፍተኛ ደረጃ የሰለጠኑ እና ልምድ ናቸው. እኛ ሁልጊዜ ዓላማ የተለያዩ የፈጠራ ንድፎች ጋር ከፍተኛ በማደግ ጥራት ምርቶች ራሳችንን ተግባራዊ. እኛ በቀጣይነት ገበያ ያለውን ፍላጐት ለማሟላት አዳዲስ ንጥሎች እንዲያዳብሩ. ሁሉም ምርቶች የተጠናቀቀውን አገናኝ ላይ ጥብቅ QC ቁጥጥር ስር ያልፋል. ጥብቅ የጥራት መስፈርቶች ቁሳቁሶች እና ክፍሎች ላይ ሲካሄድ ነው. እኛ ደግሞ ያላቸውን ጥራት ምርቶች ወደ ውጭ ለመላክ የምትፈልገው ይህም ኩባንያዎች ዓለም አቀፍ የንግድ ጉዳዮች ላይ ሙያዊ አገልግሎት በመስጠት, የማስገባት እና የኤክስፖርት ንግድ ላይ ወኪሎች ሆኖ እንዲያገለግል. ይህ የሚቀርቡ ክፍሎች, እና ካሳ ንግድ ጋር በመሰብሰብ, ከውጭ ቁሳቁሶች ወይም ናሙናዎች ጋር በማስኬድ undertakes. ይህ በእንዲህ እንዳለ, ይህም የቤት ምርቶች የኢኮኖሚ እና የንግድ ምክክር እና የሪሶርሲንግ የሚመለከቱ በጋራ ማህበሩ ወይም በትብብር ምርት, ዓይነቶች ውስጥ አገልግሎት ያዳብራል. እኛ ከፍተኛ ዝና ትልቅ ጠቀሜታ ማያያዝ. እና የደንበኞችን እርካታ የእኛን ዘላለማዊ ማሳደድ ነው. የእኛን ምርቶች በተመለከተ ማንኛውም ጥያቄ ወይም ጥቆማ ካለዎት, እኛ በእርግጥ የእርስዎን አስተማማኝ አጋር ለመሆን ተስፋ, በማንኛውም ጊዜ ሊያገኙን ነፃነት ይሰማዎት. እኛም ለማግኘት እና ጥያቄዎን ጋር ለማክበር የተቻለንን እናደርጋለን ማንኛውም ትዕዛዝ እናደንቃለን.
ጁሊያን አሳንጅ የአሜሪካ ወታደራዊ ሚስጥሮች የያዙ ሰነዶች ለውጭ ኃይሎች አሳለፎ ሰጥቷል በሚል በአሜሪካ ባለስልጠናት በኩል ጥርስ የተነከሰበትና 18 በሚሆኑ ክሶች ዋና ተፈላጊ ሰው መሆኑ ይታወቃል። የብሪታኒያ ከፍተኛ ፍርድ ቤት የዊኪሊክስ መስራቹ ዩሊያን አሳንጅ ለአሜሪካ ተላልፎ እንዲሰጥ ወሰነ ምንም እንኳ የ50 ዓመቱ አሳንጅ በአሜሪካ የቀረበለትን ክስ ውድቅ ቢያደረግም፤ አድርጎታል ከተባለ ድርጊት ጋር በተያያዘ ለ7 ዓመታት በለንደን በሚገኘው የኢኳዶር ኤምባሲ፤ እንዲሁም እንደፈረንጆቹ ከ2019 አንስቶ አስካሁን ድረስ በደቡብ ምስራቅ ለንደን በሚገኘው የቤልማርሽ እስር ቤት እንዲታሰር ምክንያት ሆኖታል። የኢኳዶር ኤምባሲ የሰባት ዓማታት የአሳንጅ ቆይታዎች ከባድና ጣፋጭ አንደነበሩም ነው የሚገለጸው። ለምን ቢባል አሳንጅ አሁን ላይ ያገባትን ፍቅረኛውን ያገኘበት ስፍራ ነበርና። ነገሩ እንዲህ ነው፤ አሳንጅ እንደፈረንጆቹ በ2015 በኢኳዶር ኤምባሲ ውስጥ እያለ አንዲት በአድሜ በአስር ዓመታት ከሱ እምታንስ ሞሪስ የተባለች መልከ መልካም ጠበቃ ጋር የተዋወቀ ሲሆን፤ ትውውቁም ጊዜያዊ አልነበረም። በእስር ቤት የተጀመረው ትውውቅ ፍቅር ተጨምሮበት ዛሬ ላይ አራት ልጆች ማፍራት የቻለ ትልቅ ቤተሰብ ሆኗል። እናም ያ በእስር ቤት የተጀመረው ፍቅር አሁን ላይ ወደ ጋብቻ በመቀየሩ በርካቶችን እያነጋገረ ነው። የሰርግ ስነ ስርዓቱ ሰው መግደልን ጨምሮ ከባባድወ ወንጀሎችን የፈጸሙ ታራሚዎች በሚታሰሩበት የለንድ ማረቢያ ቤት ውስጥ መካሄዱ ደግሞ ሌላኛው አነጋጋሪ ጉዳይ አድርጎታል። የብሪታኒያ ፍርድ ቤት የዊኪሊክሰ መሥራች ለአሜሪካ ተላልፎ እንዳይሰጥ ወሰነ የጋቻ ስነ ስርዓቱ በታራሚዎች መጠየቂያ ሰዓት ላይ አራት እንግዶች፣ ሁለት ምስክሮች እና ሁለት የጥበቃ ሰራተኞች ብቻ በታደሙበት ነው የተካሄደው። አሳንጅ ለሰርጉ በብሪታንያዋ ፋሽን ዲዛይነር ቪቪን ዌስትዉድ የተነደፈውንና "ሴልትስ" በመባል የሚታወቀው የስኮትላንድ ካባ በመልበስ ከፍቅር አጋሩ ሞሪስ ጋር መሞሸሩም ተነግሯል።
ንኬንያ ካብ 2002 ክሳብ 2013 ንክልተ እብረ ዝመርሐ ፕረዚደንት ሚዋይ ኪባኪ ኣብ መበል 90 ዓመት ዕድሚኡ ዓሪፉ። ፕረዚደንት ኪባኪ ብሰንኪ ሽምግልናን ኩነታት ጥዕናን ቀጻሊ ሕክምናዊ ደገፍ ኪግበረሉ ድሕሪ ምጽናሕ እዩ ዓሪፉ ዘሎ። ንዳንኤል ኣራፍ ሞይ ተኪኡ ኣብ 2002 ናብ መሪሕነት ዝመጽእ እቲ ፕረዚደንት፣ ንካልኣይ ግዜ ስልጣን ንምሓዝ ኣብ ዝተወዳደረሉ ምርጫ ዉዒልዎ ብዝበሃል ምጥፍፋእን ብሰንኩ ዝሰዓበ ህይወት ልዕሊ ሓደ ሽሕ ሰባት ዘጥፍአ ከቢድ ግጭትን ብቀጻሊ ኪዉቀስ ዝጸንሐ እዩ። ዉጻኢት ናይ’ቲ ኣብ 2007 ዝተኻየደ ምርጫ ፡ ብራያል ኦዲንጋ ዝምራሕ ተወዳዳሪ ሰልፊ ተቐባልነት ድሕሪ ምስኣኑ ፣ ኬንያ ንሰሙናት ኣብ ዝቐጸለ ከቢድ ግጭት ተሸሚማ ምንባራ ኣይርሳዕን። በቲ ከይጸንሐ ዓሌታዊ መልክዕ ዝሓዘ ግጭት ልዕሊ 600 ሽሕ ሰባት ከምእተመዛበሉ ፣ ኣብ’ቲ ግዜ’ቲ ዋና ጸሓዊ ሕቡራት ሃገራት ነበር ኮፊ ኣናን ብዘቃንዖ፣ ራያል ኦዲንጋ ናይ ቀዳማይ ሚኒስተር ስልጣን ኪከሓስ ዘኽኣሎ ሽምግልና ድማ እቲ ግጭት ምዕራፉ ይዝከር። ኣብ’ዚ ግዜ’ዚ ፕረዚደንትን ምክትል ፕረዚደንትን ኬንያ ዘለዉ ኡሁሩ ኬንያታን ዊልያም ሩቶን ፣ ኣብ’ቲ ከቢድ ግህሰት ሰብኣዊ መሰላት ዝተመዝገበሉ ናይ 2007 ግጭት ምስ ፕረዚደንት ምዋይ ኪባኪ ወጊንኩም ብዝብል፡ ብኣህጉራዊ ቤት ፍርዲ ገበነኛታት – ድሒሩ ዝተወንዘፈ ክሲ ተመስሪትሎም ምንባሩ እዉን ይፍለጥ። ፕረዚደንት ኪባኪ ድሕሪ’ቲ ግጭት ኣብ 2010 ፣ “ንመሰልን ምክብባርን ቀቢላታት ዝሓሸ ባይታ ከንጽፍ ክኢሉ ” ዝበሃለሉ ዝተሓደሰ ሃገራዊ ቅዋም ክዉን ኣብ ምግባር ዘይነዓቕ ተራ ከምዝነበሮ እዩ ዝሕበር።
“-የዲሞክራሲ አራማጅ ያልሆኑት በአሁኑ ሰዓት የካናዳን መንግሥት የሚመሩት የሊበራል ፓርቲ አስተዳደር፣ የሰው መብት አያከብሩም ወይ? ኮንሰርቫቲቮች የመናገር መብትን ያፍናሉ ወይ? ሪፐብሊካንስ?--” የፕሉቶክራሲው ሲምፖዚየም የተዘጋጀው በአፍሮፖሊታን ሆቴል አንደኛ ፎቅ አዳራሽ ውስጥ ሲሆን ብዙዎች በአዳራሹ ውስጥ ታድመው ነበር፡፡ አግማስ ወደ አዳራሹ ሲገባ በነጭ አቡጀዲ ላይ “ኢትዮጵያ ምን ዓይነት አስተዳደር ያስፈልጋታል?” የሚለው የደራሲ ሐዲስ አለማየሁ መጽሐፍ ሽፋን ይታያል። የአዳራሹ ወንበሮች በደረጃ ወደ ታች ቁልቁል የተደረደሩ ናቸው። መጨረሻው ወንበር ላይ የተቀመጠ ሳይቀር ተናጋሪውን ከመድረኩ ላይ ሊያየው ይችላል። አልፎ አልፎ አንዳንድ ወንበሮች ባዶ ቢሆኑም፣ አዳራሹ ሙሉ ነው። ሰዓቱ ሲደርስ የፕሮግራሙ አስተዋዋቂ፣ “ሰፋኒት ተድላ እባላለሁ፤ የዛሬውን ውይይት የምመራላችሁ እኔ ነኝ።” ብላ የድምጽ ማጉያ ይዛ መድረኩ ላይ እየተንጎራደደች፤ “ኢትዮጵያ ምን ዓይነት አስተዳደር ያስፈልጋታል?” አለችና አድማጮችን ከዳር እስከ ዳር አስተዋለች። አግማስ የሰፋኒት መድረክ መሪ መሆን በጣም ገርሞታል። እንዴት? መቼ? እና በእንዴት ያለ ሁኔታ የዮሐንስ ቅጥር እንደሆነች ግራ ገባው። እሱ እስከሚያውቀው ድረስ፣ ሰፋኒት እንደ ዮሐንስ ዓይነቱን ሰው በጣም ነው የምትጠላው። ዘንድሮ በጥላቻና በፍቅር መሐከል ያለው ልዩነት፣ ጥቅም በሚባል ቀጭን መስመር የተለየ ሲሆን፣ ገንዘብ በሚባል ትንፋሽ እፍ ሲባል የሚጠፋ ሆኗልና፣ ሰፋኒትም ለዮሐንስ የነበራት ጥላቻ ወደ መውደድ ቢቀየር የዘመኑ ሒደት ነው። ስብሰባው ላይ የተገኙት አብዛኞቹ የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች እንደሆኑ ተነግሮታል። ተማሪዎቹ ለጥያቄው መልስ አልሰጡም። “ዛሬ እዚህ የተሰበሰብነው “ኢትዮጵያ ምን ዓይነት አስተዳደር ያስፈልጋታል?; ለሚለው ጥያቄ መልስ ለመስጠት አይደለም። የራይርሰን ዩኒቨርሲቲ የፖለቲካል ሳይንስና ኢንተርናሽናል ሪሌሽንስ ምሩቅና የዩኒቨርሲቲ ኦፍ ቶሮንቶ የፖለቲካል ሳይንስ መምህር የሆኑት ዶ/ር ዮሐንስ አምባዬ አትንኩት፣ ፕሎቶክራሲ ለሀገራችን በሚል ሊያወያዩን ነው። ዶ/ር ዮሐንስ አምባዬ ለሀያ ደቂቃ ብቻ ንግግር ያደርጉና ከዚያ በኋላ ያለው ጊዜ የጥያቄና መልስ ይሆናል። አሁን ዶ/ር ዮሐንስ አምባዬ አትንኩትን ወደ መድረኩ እጋበዛለሁ።” ብላ ከመድረኩ ስትወርድ፣ አግማስ አስተዋላት። ውስጧ እንጂ አለባበሷ አልተቀየረም። ዮሐንስ ነጭ ጋዋን ለብሶ ነው ወደ መድረኩ የመጣው፣ መነፅሩ እንደ ሁሌውም የመልክ መስተዋት አንጸባራቂ ስለሆነ፣ ከውስጥ ወደ ውጭ እንጂ ዐይኑን ከውጭ ማየት አይቻልምና ወደ ማን እያየ እንደሆነ አይታወቅም። ምናልባት በቅርብ ርቀት ሊረዳው ይችል ይሆናል እንጂ፣ እዚህ መነፅር ማድረጉ ጥቅሙ አልታየውም። ዮሐንስ “ዲሞክራሲ ምንድነው?” በሚለው ጥያቄ ጀመረና እንደገና፤ “ዲሞክራሲ ምንድነው?” ብሎ ጠየቀ። መልስ የሰጠ ግን የለም። “ዲሞክራሲ ምን እንደሆነ የሚያውቅ አለ? ዲሞክራሲ ምን እንደሆነ የሚያውቅ ካለ…” ሲል አንድ አሥር ያህል እጆች ወጡ። ከፊት ላለችው ዕድል ሰጣት። “ዲሞክራሲ ሕዝባዊ አስተዳደር ነው።” አለች። ሌላኛው፤ “የሰው ልጅ መብትን ማስከበሪያ ሥርዓት ነው። የሰው ልጅ የመናገር፣ የመጻፍ፣ የመደራጀት፣ የመስራት መብትን የሚያስከብር ነው…” ብለው መልስ ሰጡ። ዮሐንስ መላሾቹን አመስግኖ፤ “ባለፈው ሳምንት የትውልድ ቦታዬ፣ ጠዳ በተባለችው አነስተኛ ከተማ ነበርኩ። ጠዳን የማታውቋት ካላችሁ ከጎንደር ሠላሳ ኪ.ሜ ርቀት በአዘዞ በኩል ወደ ባህርዳር የምትወስደው መንገድ ላይ ያለች ትንሽዬ ከተማ ነች። የከተማዋ አስተዳደር ቢሮ ስገባ፣ ጉዳዬን የሚመለከተው ሰው ከሌላ ሰው ጋር እያወራ ነበር። ውይይታቸው ከሞላ ጎደል በዲሞክራሲያዊ መብቱ ተጠቅሞ ክስ መመሥረት እንደሚችል ለሰውየው ይነግረዋል። “ዲሞክራቶች፣ መብት ዲሞክራሲያዊ ነው ብሎ እንዲያስብ ሕዝቡን አሳምነውታል። አንድ የማጫ ገበሬ ጠላ መጠጣት ዲሞክራሲ ያጎናጸፈው መብቱ ይመስለዋል። አባቴ በደርግ ጊዜ ጠላ ይጠጣ ነበር። አያቱም በዣንሆይ ጊዜ ጠላ ይጠጡ ነበር--።” አዳራሹ በሳቅ አወካ፡፡ “ዲሞክራቶች ገበሬውን፣ እኛ ከሌለን ጠላ መጠጣት የለም ብሎ እንዲያስብ አድርገውታል። እኛ ከሌለን መብት የለም ብለው ስለሚሰብኩ፣ ሕዝብም እየሰገደ “አቤቱ ዲሞክራሲ ሆይ! ያላንተ መናገርና መሰብሰብ አንችልም፣ ያላንተ ዕድገት የለም፤ አንተን ሺህ ዓመት ያኑርልን፣ ፈቃድህ በአሜሪካ እንደሆነች እንዲሁም በኢትዮጵያ ትሁን። አሜን!!” የሚል አምልኮተ ዲሞክራሲ ሰብከውታል።” አለና ዙሪያ ገቡን አስተውሎ፣ “ግን መብት ዲሞክራሲያዊ ነው? ወይንስ ሕገ-መንግስታዊ?” ፀጥ ብሎ አዳራሹን አየና፤ “ምላስ የተፈጠረው ከአዳም ጋር በኤደን ገነት እንጂ በአራተኛው ዘመን በአቴና ዲሞክራቶች አይደለም። ምላስ ተፈጥሮአዊ ከሆነ መናገርም ተፈጥሮአዊ ነው።” የአንድ ሰው ጭብጨባ አቋረጠው። የወርቃለማሁን ጭብጨባ ተከትሎ ሌሎችም አጨበጨቡ። ጭብጨባው ጋብ ሲል፣ “የዲሞክራሲ አራማጅ ያልሆኑት በአሁኑ ሰዓት የካናዳን መንግሥት የሚመሩት የሊበራል ፓርቲ አስተዳደር፣ የሰው መብት አያከብሩም ወይ? ኮንሰርቫቲቮች የመናገር መብትን ያፍናሉ ወይ? ሪፐብሊካንስ?” ብሎ አዳራሹን በጸጥታ ተመለከተና፤” “መብት ሕገ መንግስታዊ ነው። ታዲያ ዲሞክራሲ ምንድን ነው? በአጭሩ መንግስትን የምንመሰርትበት አንደኛው አሰራር ነው። አሐዳዊ ስርዓት፣ ወይንም የንጉሠ ነገሥት ስርዓት፣ አስተዳደሩን መምረጥ የአንድ ሰው ሥራ ነው። ንጉሡ ልጁን ወይንም የወደደውን ሰው ሀገሪቱን እንዲመራ ይሾመዋል። በዲሞክራሲ ስርዓት መንግሥት የሚመረጠው በህዝቡ ነው። ሕዝብ መሪውን ይመርጣል፣ የተመረጠው ሀገሪቱን ሕዝብ በሚፈልገው መንገድ ይመራል። አብላጫው ሕዝብ አይስማማም እንጂ ቢስማማ፣ የጥቂቶች መብት ይረገጥ ካለ በአብላጫ ድምጽ የተመረጠው መንግስት፣ የጥቂቶችን መብት መርገጥ ይችላል። ምክንያቱም ዲሞክራሲያዊ መንግሥት በሕዝቡ ነው የሚመራው። ስለዚህ መብት ሕገ-መንግሥታዊ እንጂ ዲሞክራሲያዊ አይደለም። "በ1931 እ.ኤ.አ የጸደቀው የንጉስ ኃይለስላሴ ሕገ-መንግሥት፣ የሰው ልጅ መብት ይከበር ይላል። የደርግ ሕገ-መንግሥት ሰብአዊ መብት እንዲከበር ይደነግጋል፣ የኢፌዲሪ መንግስትም እንደዚያው። ሕገ መንግስቱ እንጂ መንግሥታት በእርግጥ መብትን ያከብሩ ነበር? ሕዝቡ መብቱን የማስከበር አቅም እስከሌለው ድረስ…” አለና ንግግሩን ገታ አደረገው። “የዚህ ሲምፖዚየም ዓላማ የቀደምትን ወይንም አሁን ስልጣን ላይ ያሉትን መንግስታት መውቀስ አይደለም። ምንም ዓይነት መንግሥት ቢመጣ፣ የማይደሰት የኅብረተሰብ ክፍል ስለሚኖር፣ ሥልጣን ላይ ያለ መንግሥት ሁሌም ይወቀሳል። ነቢዩ ሙሴ እስራኤላውያንን ከግብጽ ባርነት ነጻ አውጥቷቸው፣ እስከ ተስፋይቱ ምድር ሲጓዙ፣ እግዚአብሔር በመረጠላቸው ሙሴ ነው። ግን ያጉረመርሙ ነበር። ነው ወይስ ሙሴን እግዚአብሔር አልመረጠውም?” አዳራሹ ውስጥ ሳቅ ተሰማ። ዮሐንስ ቀጠለ፤ “ዲሞክራሲ ለሀገራችን ይሠራል ወይ? ለዚህ መልስ ለመስጠት በቅርብ መረጃ ስላለን፣ የአሜሪካንን ዲሞክራሲ ምሳሌ አድርገን እንውሰድ። የአሜሪካ ሕዝብ በትራምፕ አገዛዝ 323 ሚሊዮን ነበር። የ2016 ምርጫ ከተፎካካሪ ሂላሪ ክሊንተን ጋር የተደረገ ሲሆን 138 ሚሊዮን ሕዝብ ብቻ በምርጫ ተሳትፏል። የተቀሩት 185 ሚሊዮን ሕዝብ በዕድሜ፣ በጤና እና የመምረጥ መብታቸውን የተነጠቁ የሕግ እስረኞች በመሆናቸው፣ የምርጫ ካርድ መውሰድ አይችሉም። 30 ሚሊዮን አሜሪካውያን በሐይማኖት ምክንያት፣ የፖለቲካ ተሳትፎን ባለመፈለግ፣ በምርጫው ባለማመን፣ ስለ ምርጫ በቂ እውቀት ባለመኖርና በሌሎች የተለያዩ ምክንያቶች የምርጫ ካርድ አይወስዱምና በምርጫው አይሳተፉም። በዚህ በትራምፕ እና በሂላሪ ክሊንተን ምርጫ ሂደት 66 ሚሊዮን ገደማ አሜሪካውያን ሂላሪ ክሊንተንን ሲመርጡ፣ 63 ሚሊዮን ገደማ አሜሪካውያን ትራምፕን መርጠዋል። ይህ ማለት ሂላሪ ክሊንተን በ2 ሚሊዮን አብላጫ ድምጽ አሸንፋ ሳለ ግን ተሸንፋለች። አብላጫ ድምጽ ለሂላሪ ዲሞክራሲ አልሰራም። ትራምፕ በአብላጫ ድምጽ ሳይሆን በምርጫ ጣቢያ ብዛት ነው ያሸነፉት፤ ከ531 የምርጫ ጣቢያዎች ትራምፕ 304ቱን ሲያሸንፉ፤ ሂላሪ ግን 227 የምርጫ ጣቢያዎች ብቻ በማሸነፏ ተሸንፋለች። ከአሜሪካ 323 ሚሊዮን ሕዝብ 63 ሚሊዮኖቹ ብቻ በመረጡት አስተዳደር ይመራሉ። 260 ሚሊዮን ሕዝብ ባልመረጠው አስተዳደር ስር ወድቋል። እና በአሜሪካ ሕዝባዊ አስተዳደር አለ? "ይህንን ምሳሌ ወደ ሀገራችን ብንመልሰው፣ ሀገራችን ዲሞክራሲያዊ ምርጫ ማድረግ ትችላለች ወይ? አብላጫው ሕዝብ በመረጠው ሕዝብ የመመራት ዕድሉ ምን ያህል ነው? የኢትዮጵያ ሕዝብ፣ እንደ አሜሪካ ሕዝብ ወደ ሕገ-መንግሥቱ የተሰባሰበ አይደለም። ኢትዮጵያ የምትባል ሀገር ከሕገ-መንግሥቷ በፊት ስለነበረች ሕዝቡ ቀድሞም ኢትዮጵያ ነው። ስለዚህ የዛሬይቷ ኢትዮጵያ አንድ ፍላጎት ባላቸው ህዝቦች የተመሰረተች አይደለችም። "አሁን ያለው ፌደራላዊ አስተዳደር፣ በቋንቋ የተዋቀረ ነውና፣ ምርጫ በአብላጫ ድምፅ ቢደረግ፣ ብዙ ቁጥር ተናጋሪ ያላቸው የኅብረተሰብ ክፍሎች ሊመሩን ግድ ነው። እና ለኢትዮጵያ ዲሞክራሲ ይሠራል? ከንግግሬ እንደምትረዱት የዲሞክራሲ ደጋፊ አይደለሁም።” አለና ጠረጴዛው ላይ ከተከመሩት መጽሐፍት አንዱን ብድግ አድርጎ፤ “በዚህ ሲምፖዚየም መጨረሻ በሚታደላችሁ መጽሐፍ ውስጥ ስለ ዲሞክራሲና ስለተቀባው ውሸቱ የፃፍኩትን ወስዳችሁ ማንበብ ትችላላችሁ። ዲሞክራቲክ ነን የሚሉትን ሀገሮች ልምድ ያካተተ ነው። ዲሞክራተስን በመርዝ ከገደለው የአቴና ዲሞክራሲ ጀምሮ ዛሬ ሃገራችንን ሊገሏት ከተነሱት 71 የዲሞክራሲ ፖለቲካ ድርጅቶች ድረስ ያሉትን የዲሞክራሲ ሂደት ይገመግማል።” አግማስ አዳራሹ ውስጥ ያሉትን በጥንቃቄ ማየት ጀመረ። ማስታወሻ የሚይዙት ጥቂቶች ብቻ ናቸው። ንግግሩ እንደመሰጣቸው አያጠራጥርም፡፡ የዛሬው ዮሐንስ፣ የቀድሞው ጓደኛው፣ አንደበተ ርቱዕ ሆኗል፡፡ ኢትዮጵያ የሚያስፈልጋት አስተዳደር ፕሎቶክራሲ ነው በሚለው ሐሳብ ግን ማንም የተስማማለት አይመስልም። ሀብታሞች፣ ድሃን ይምሩ የሚለውን ሐሳብ ማንም አይቀበልም። ግን አድማጮቹ በአንድ ነገር ተስማምተዋል። በዓለማችን ላይ የሚታየው እውነታ፣ ሀብታሞች ድሆችን እየመሩ መሆኑ ነው። ዮሐንስ በንግግሩ መጨረሻ፤ “ዙሪያችሁን ተመልከቱ፤ ሀገራችን ወደዬት እያመራች ነው? ይህንን አሰላስሉት፤ አሁን ለንግግር የተሰጠኝ ሃያ ደቂቃ አልቋል። የሚቀጥለው የጥያቄና መልስ ክፍለ ጊዜ ነው” አለና ጠረጴዛው ላይ የነበረውን ውሃ አነሳ።
ምክርቤቱ በዛሬው እለት በሰጠው መግለጫ ሰኔ 14/2313 ዓ.ም በተደረገው ምርጫ የብልጽግናን እና የቁጫ ህዝብ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ ጨምሮ ሰባት ፓርቲዎች መሳተፋቸውን አንስቷል። ነገር ግን ገዢው ፓርቲ በደቡብ ክልል የሚገኘውን የቁጫ ህዝብ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ(ቁሕዴፓ) መዋቅሩ በወረዳው ተቀባይነት እንዳይኖረው ህዝብ በሰላም እንዳይኖር ኢፍትሃዊ የሆኑ ተግባረትን እያደረገ ነው ብሏል። የገዢው ፓርቲ አባል ያልሆኑ ግለሰቦችን ማሰር፣ንብረት ማውደም፣ ነጋዴዎች የንግድ ፍቃዳቸው እንዳይታደስ እና የኗሪነት መታወቂያን መከልከል በርካታ እንግልቶች እየተረሰባቸው መሆኑን የቁጫ ህዝብ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ እና የቁጫ ወረዳ የፓለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክርቤት ተወካይ አቶ ገነነ ግደሞ ተናግረዋል። ይህ ደግሞ ለረጅ አመታት በአብሮነት በኖረ የአከባቢ ማህበረሰብ መካከል የባህል ግጭቶች እንዲነሱ ምክንያት እየሆነ ነው ተብሏል። ነገር ግን አሁንም በህዝቡ መካከል ግጭት እንዳይነሳ የቻልነውን ሁሉ እያደረግን ነው ሲል የጋራ ምክርቤቱ አሳውቋል። በርካታ ወጣቶች ለሌላው የፖለቲካ ፓርቲ ድምጽ በመስጠታቸው ምክንያት ለድብደባ ፣ለእስር እና አከባቢውን ለቀው እንዲወጡ ተደርጓል ነዉ ያለዉ የጋራ ምክር ቤቱ። በዚህም ምክንያት 500 አባወራዎች መኖሪያቸው ለቀው ተሰደዋል ብሏል። ጉዳዩ ተደጋግሞ ለምርጫ ቦርድ ቢቀርብም ከምርጫ ቦርድ የሚላኩ ባለሞያዎችን እራሱ እያሰረ፣ገዢው ብልፅግና ፓርቲ በወረዳው እንዳሻው እያደረገ ይገኛል ሲል ገዥዉ ፓርቲን ኮንኗል፡፡
ኣብ ኢትዮጵያ ኣውራምባ ኣብዝተብሃለት ናይ ገጠር ዓዲ ብናይ ስራሕ እምነት፣ብርክታት ትምህርትን ሓፈሻዊ ልምዓትን ካብ ካልኦት ናይ ገጠር ዓድታት ዝተፈልየት እያ።ናይታ ገጠር ኣገባብ ቁጠባዊ ምትሕብባር ንኻልኦት ከባቢታት ገጠር ኢትዮጵያ ዝሰርሕ እንተኾይኑ ፃዕርታት እናተኻየዱ እዮም። ኣውራምባ ብኣንፈት ሰሜናዊ ኢትይጵያ ከባቢ 500 ኪሎ ሜትር ሪሒቓ እትርከብ ንእሽተይ ዓዲ እያ።እቲ ማሕበረሰብ ኣብ 1970ታት ዙምራ ኑሩ ብዝተብሃሉ ሰብ ተጣይሻ። ድሕሪ ኣርብዓ ዓመታት እቲ ማሕበረሰብ ብመንግስታዊ ትካላትን ናይ ልምዓት ትካላትን መፅናዕቲ ይገበረላ’ሎ።ኣገባብ መነባብሮ ኣብ ማዕርነትን ነቲ ማሕበረሰብ ኣብ ዝጠቅም ስራሕን ዝተመስረተ እዩ። መስራቲ ኣውራምባ ዝኾኑ ዙምራ ኑሩ ኩሉ ሰብ እናተደጋገፈ ስለዝሰርሕ እታ ናይ ገጠር ዓዲ ኣብ ፅቡቕ ኩነታት ትርከብ ይብሉ።ኣስዒቦም ‘’ኩሎም ኣባላት እቲ ሕብረት ስራሕ ማሕበር ንሓደ ዕላማ ኢና ንሰርሕ ዘለና ኢሎም እዮም ዝኣምኑ።ነዚ እውን እዩ ዝዕወቱ ዘለው ’’ኢሎም። ናይታ ገጠር ዓዲ ሕብረት ስራሕ ማሕበር ኣብ መጀመሪያ 1990ታት ኣ/ፈ እዩ ተጣይሹ።ሕድ ሕድ ኣባል እቲ ማሕበረሰብ ማዕረ ዓመታዊ ደመወዝ ይረክብ።ኣብ ዝሓለፈ ዓመት ሕደ ሕድ ኣባል 6,200 ብር እዩ ረኺቡ። እቲ ገንዘብ ንእሽተይ ይመስል።እንተኾነ ቅድሚ 10 ዓመታት ሕድ ሕድ ኣባል ኣብ ዓመት 50 ብር ጥራሕ ይርከብ ነይሩ።ምንጪ እቶት መብዛሕቲኡ ግዜ ካብ ሕርሻ፣ስራሕቲ ዓለባ፣ቱሪዝምን ኣብቲ ከባቢ ንዝርከባ ጎረባብቲ ናይ ገጠር ዓድታትን ከተማታትን ኣቑሑት ብምሓሽጥን እዩ። ኣባላት እቲ ማሕበረሰብ ንሽዱሽተ ማዕልታት ይሰርሕ።ሓሙሽተ ማዕልታት ነቲ ሕብረት ስራሕ፣ሓንቲ ማዕልቲ ድማ ንዓበይቲ፣ወለዲ ንዘይብሎም ህፃውንትን ንድኹማትን ንምሕጋዝ ናይ ጉልበት ስራሕ ይሰርሑ።እታ ናይ መወዳእታ ማዕልቲ ሰብ ከምድልየቱ የሕልፋ። ስሜነሽ ኣለሙ ኣብቲ ሕብረት ስራሕ ማሕበር ኣናቢት ክዳን እያ።ንሳ ንኣባላት እቲ ማሕበር ዝከፋፈል ገንዘብ እኹል ኣይኮነን ትብል።እንተኾነ ግን ኢላ ኣስዒባ ‘’እኹል’ዃ ዋላ እንተዘይኮነ ቅድሚ ሕዚ ንረኽቦ ምስ ዝነበርና እንትነፃፀር እቲ ገንዘብ ዝሓሸ እዩ ኢልና ኢና ንኣምን’’ ትብል።ነቲ ማሕበር ብዘይትንክፍ ኣገባብ ንጉሆን ምሸትን ኣብ ትርፊ ስዓት ብምስራሕ እውን ንቤተሰብካ ኣታዊ ዘርክብ ስራሕ ምስራሕ ይክኣል እዩ ትብል ስሜነሽ። ካብ ዩኒቨርስቲ ንዝምረቑ መናእሰይ ወለዶ ስራሕ ብምፍጣር እውን ንኣውራምባ ንምምዕባል ዝፍተን ዘሎ ካሊእ መንገዲ እዩ። ገበየሁ ደሳሎ ኣብ ዩኒቨርስቲ ናይ ሕርሻ ቁጠባ ድሕሪ ምፅናዕ ኣብ ናይ ኣውራምባ ቤት ፅሕፈት ገንዘብ ንኽሰርሕ ናብታ ገጠር ተመሊሱ።ማሕበረሰበይ ይነብሮ ካብዘሎ ዓይነት መነባብሮ ዝተፈለየ ክነብር ኣይደልን ዝበሉ ንሱ ብምስዓብ ‘’ኣብዚ እየ ዓብየ።ምሉእ ህይወተይ ኣምሂሮምኒ።ምስኦም እውን እሰርሕ ኣለኹ።ከም ሓደ ኣባል ድማ ማዕረ እቶት ይማቐል ኣለኹ ’’ይብል። ገበየሁ ኣብቲ ናይ ገጠር ዓዲ ብምስራሕ መኪና ወይ ናይ ውልቂ ላፕቶብ ኮምፒተር ናይ ምግዛእ ዕድሉ ዝተሓተ እዩ።ነቲ ማሕበረሰብ እተገልግል ሓንቲ ላፕቶፕ ጥራሕ ዘላቶም።ሓደ ማዕልቲ ግን ተወሳኺ ኮፒተራት ንክህልዋ ኣውራምባ ተስፋ ትገብር። ኢትዮጵያ ብሰብኣዊ ልምዓት መዐቀኒ ካብ 187 ሃገራት ኣብ መበል 173 ደረጃ ትስራዕ።ኣብ ኣውራምባ ዘሎ ደረጃ መነባብሮ ካብ ካልኦት ናይ ገጠር ከባቢታት ዝሓሸ ስለዝኾነ ናይ ኣውራምባ ኣብነት ኣብ ምሉእ ኢትዮጵያ ብዝዓበየ ደረጃ ኣብ ግብሪ ብምውዓል ክሰርሕ እንተኾይኑ ንምርኣይ ፃዕርታት እናተገበሩ እዮም። ኣብ ዝተፈላለዩ ከባቢታት ኢትዮጵያ ተመሳሳሊ ናይ ሕብረት ስራሕ ማሕበራት ምፍጣር ዝክኣል እንተኾይኑ እናተርኣዩ እዮም።እንተኾነ እቲ ዝካየድ ዘሎ ፃዕሪ ንመስራቲ ኣውራምባ ዙምራ ኑሩ ከየማኸሩ እዮም ዝሰርሕዎ ዘለው።ድሕሪ 40 ዓመት እንታይ ዓነት ውፅኢት ክህልዎ እውን ንፁር ኣይኮነን።
በአዲስ አበባ ከተማ በሚገኙ የመንግስትና የግል የጤና ተቋማት የልደት ሰርተፍኬት በነፃ መሰጠት መጀመሩን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ወሳኝ ኩነት ምዝገባና መረጃ ኤጀንሲ አስታውቋል። የኤጀንሲው ዋና ዳይሬክተር ዮናስ አለማየሁ በከተማዋ በሚገኙ የጤና ተቋማት ከዚህ በፊት የልደት ሰርተፍኬት እንደማይሰጥ አስታውሰው ይህም በሀገሪቷ የሚገኙ ነዋሪዎችን ሙሉ ለሙሉ ለማወቅ አዳጋች አድርጎታል ብለዋል። ከዚህም ባለፈ መንግስት በየአመቱ የሚበጅተው በጀት ከተማሪ ምገባ፣ ዩኒፎርምና ለትምህርት ቤቶች የሚያስፈልገው የመምህር ብዛት እንዳይታወቅ አድርጎታል ያሉት ዋና ዳይሬክተሩ ምን ያህል ህፃናት እንደተወለዱ፣ ምን ያህል ዜጎች እንደተጋቡና እንደሞቱ መታወቅ አለበት ብለዋል። በመሆኑም በከተማዋ በሚገኙ የመንግስትና የግል የጤና ተቋማት የልደት ሰርተፍኬት በነፃ በመሰጠት ላይ የሚገኝ ሲሆን በዚህም ቴክኖሎጂን ቀዳሚ አድርገን እየተንቀሳቀስን ነው ብለዋል። እንደ ዋና ዳይሬክተሩ ገለፃ፤ በጤና ተቋማቱ ባለሙያ ተመድቦ ምዝገባ እየተከናወነ ይገኛል። የልደት ሰርተፊኬቱ በ33 የጤና ተቋማት እየተሰጠ ሲሆን እናቶች ልጆቻቸውን አስመዝግበው በተወለዱበት ቀን ሰርተፍኬት እየተቀበሉ መሆኑን የኢፕድ ዘገባ ያመለክታል፡፡
በአሁኑ ጊዜ አረንጓዴ እና ለአካባቢ ተስማሚ የሆነ የጨርቅ ምርት አሁንም ተወዳጅ የእድገት አዝማሚያ ነው.ለአካባቢ ተስማሚ ቀለም-የተፈተለ ናይሎን 6 ፋይበር ጥሬ ዕቃዎችን ከቀለም (እንደ ማስተር ባች) በማሽከርከር የተሰራ ነው።የቃጫው ጥቅሞች ከፍተኛ ቀለም, ደማቅ ቀለም, ወጥ የሆነ ማቅለሚያ እና የመሳሰሉት ናቸው.ቀለማቱ ለአካባቢ ተስማሚ እና መርዛማ ያልሆነ ስለሆነ እና ግራጫው ጨርቅ ለማቅለም ወደ ማቅለሚያ ገንዳ ውስጥ ማስገባት አያስፈልግም, ቆሻሻ ውሃ በጣም ይቀንሳል.ስለዚህ, የምርት ሂደቱ ለአካባቢ ተስማሚ ነው. ከተለምዷዊ ቀለም ክር ጋር ሲወዳደር የናይሎን 6 ፋይበር አንዳንድ ጥቅሞች እዚህ አሉ። 1. በመጀመሪያ፣ ቀለም ማስተር ባች በሚሽከረከርበት ጊዜ ባለቀለም POY፣ FDY፣ DTY እና ACY ፋይበር ውስጥ ይጨመራል፣ ይህም የማቅለም እና የማጠናቀቅ ሂደትን በቀጥታ ያስወግዳል እና ዋጋውን በእጅጉ ይቀንሳል። 2. የዶፕ ቀለም ቴክኖሎጂ በኒሎን 6 ፋይበር ምርት ሂደት ውስጥ ቀለሞችን እና ክሮችን በማጣመር ተቀባይነት አግኝቷል.ለፀሀይ ብርሀን እና ለመታጠብ ያለው ቀለም ከአማካይ ደረጃ ከፍ ያለ ነው. 3. በተለያዩ የቀለም ማስተር ባች እና የተሟላ ክሮማቶግራፊ ከከፍተኛ የቴክኖሎጂ ጥምርታ ጋር፣ ናይሎን 6 ፋይበር በቀለም የበለፀገ እና በመረጋጋት እጅግ በጣም ጥሩ ነው ፣ይህም በማቅለም ምክንያት የሚፈጠረውን የባች ቀለም ልዩነት በብቃት ያስወግዳል። 4. የናይለን 6 ፋይበር ሸካራነት ብዙ ነው።በጣም የላቁ የማምረቻ መሳሪያዎች ስላሉት, ክሩ የተመጣጠነ, ሙሉ, ለስላሳ እና ምቹ ነው. 5. ናይሎን 6 ፋይበር አረንጓዴ እና ለአካባቢ ተስማሚ ነው.ከፍተኛ ብረቶች, መርዛማ ማቅለሚያዎች እና ሜታኖል ሳይኖር በማምረት ሂደት ውስጥ የፍሳሽ ማስወገጃዎች ይወገዳሉ.አለም አቀፍ የስነ-ምህዳር ጨርቃጨርቅ መስፈርቶችን የሚያሟላ ለአካባቢ ተስማሚ የሆነ አዲስ የጨርቃጨርቅ ቁሳቁስ ነው።
የዳይቪንግ ጨርቁ የተሠራው ከናይሎን ጂያጂ ጨርቅ (ኤን ጨርቅ)፣ እንዲሁም ባለ አራት ጎን ላስቲክ ሜጋክሎዝ እና SBR የጎማ አረፋ ቁሳቁስ ከአካባቢ ጥበቃ ሙጫ ጋር ተጣብቋል። ይህ ቁሳቁስ በአብዛኛው እርጥብ ሱሪዎችን እና የዓሣ ማጥመጃ ሱሪዎችን ለመሥራት ስለሚውል ቁሱ የማይበገር እና መተንፈስ የሚችል, ጥሩ የመለጠጥ ችሎታ ያለው እና ለመስበር ቀላል አይደለም.ይጠብቁ ~~ ኒዮፕሬን (SBR CR ዳይቪንግ ቁሳቁስ) በተለምዶ የሚጥለቀለቅ ቁሳቁስ ጨርቅ በመባል ይታወቃል።የቻይንኛ ስም ኒዮፕሪን ነው.ሰው ሰራሽ የጎማ አረፋ አይነት ነው።ጥሩ, ለስላሳ እና የመለጠጥ ስሜት ይሰማል..የመጥለቅያ ቁሳቁሶችን ለማምረት በሰፊው ጥቅም ላይ ስለሚውል ሁሉም ሰው በቀላሉ ሊረዳ የሚችል ስም አለው: ኒዮፕሬን (የዳይቪንግ ቁሳቁስ).በቅርብ ዓመታት ውስጥ ፣የዋጋ ቅነሳ እና ብዙ ፕሮፌሽናል የተጠናቀቁ የምርት አምራቾችን በከፍተኛ ሁኔታ በማስተዋወቅ ፣በመተግበሪያ መስኮች ውስጥ ያለማቋረጥ የተስፋፋ እና የተስፋፋ አዲስ ዓይነት ቁሳቁስ ሆኗል። ኒዮፕሬን ከተገጣጠሙ በኋላ በተለያዩ ቀለሞች ወይም ተግባራዊ ጨርቆች ውስጥ በሰፊው ጥቅም ላይ ይውላል-የዳይቪንግ ልብሶች ፣ የስፖርት መከላከያ መሳሪያዎች ፣ የሰውነት ቅርጻ ቅርጾች ፣ ስጦታዎች ፣ ቴርሞስ ኩባያ ሽፋኖች ፣ የዓሣ ማጥመጃ ሱሪዎች ፣ የጫማ ቁሳቁሶች እና ሌሎች መስኮች ። የኒዮፕሪን ሽፋን ከአጠቃላይ የጫማ እቃዎች መሸፈኛ የተለየ ነው.ለተለያዩ የማመልከቻ መስኮች, የተለያዩ የማጣቀሚያ ሙጫዎች እና የማጣቀሚያ ሂደቶች ያስፈልጋሉ. Neoprene, SBR CR's lamination, embossing, splitting and other materials.ምርቶች በሻንጣዎች ፣ በቆዳ እቃዎች ፣ የእጅ ቦርሳዎች ፣ አልባሳት ፣ የጫማ እቃዎች ፣ የስፖርት እቃዎች ፣ መከላከያ መሳሪያዎች ፣ የስፖርት ውጤቶች ፣ የመጥለቅያ አቅርቦቶች ፣ ማሸጊያ ቁሳቁሶች ፣ ላሜራ የተቀናጁ ምርቶች ፣ መጫወቻዎች ፣ ስጦታዎች ፣ መኪናዎች ፣ ኤሌክትሮኒክስ ፣ የህክምና እና ሌሎች ኢንዱስትሪዎች በሰፊው ያገለግላሉ ። ዶንግጓን ዩሼንግ ስፖርት እቃዎች ማምረቻ እና የአረፋ እና የመጥለቅያ ቁሶች ኒዮፕሬን (SBR/CR) በማምረት እና በማቀነባበር የተካነ ፋብሪካ ነው።ከሁሉም ደንበኞች ጋር ሁል ጊዜ ምርጥ ትብብር እና ንግድ።
የአዲስ አበባ እና የፊንፊኔ ዙሪያ የኦሮሚያ ልዩ ዞን የተቀናጀ ማስተር ፕላን ተግባራዊ ይደረጋል መባሉን ተከትሎ ከአንድ ዓመት ከስድስት ወር በኋላ በተለያዩ የኦሮሚያ ክልል ከተሞች ያገረሸው ተቃውሞ ዛሬም ቀጥሎ መዋሉን የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ ዋና ጸሐፊ አቶ በቀለ ነጋ ለአሜሪካ ድምጽ ተናገሩ፡፡የመንግሥት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ሚኒስትር አቶ ጌታቸው ረዳ ለሰጡት አስተያየትም ምላሽ ሰጥተዋል፡፡ ዋሽንግተን ዲሲ — የአዲስ አበባ እና የፊንፊኔ ዙሪያ የኦሮሚያ ልዩ ዞን የተቀናጀ ማስተር ፕላን ተግባራዊ ይደረጋል መባሉን ተከትሎ ከአንድ ዓመት ከስድስት ወር በኋላ በተለያዩ የኦሮሚያ ክልል ከተሞች ያገረሸው ተቃውሞ ዛሬም ቀጥሎ መዋሉን የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ ዋና ጸሐፊ አቶ በቀለ ነጋ ለአሜሪካ ድምጽ ተናገሩ፡፡ የመንግሥት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ሚኒስትር አቶ ጌታቸው ረዳ ለሰጡት አስተያየትም ምላሽ ሰጥተዋል፡፡ የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ ዋና ጸሐፊ አቶ በቀለ ነጋ፤በትናንትናው ዕለት ለአሜሪካ ድምጽ ሬዲዮ ቃለ ምልልስ የሰጡትን የመንግሥት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ሚኒስትር አቶ ጌታቸው ረዳን ንግግር አንስተው፤"የመንግሥት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ሚኒስትር አቶ ጌታቸው ረዳ ወክለው የተናገሩት በአንድ ወገን ብቻ የደረሰውን ጥፋት ነው፡፡ በጸጥታ ኃይሉ ላይ ብቻ የደረሰውን በማጉላት፣የሟቾች ቁጥር 50 ተጠግቶ እያለ ያንን ሳይናገሩ ማለፋቸው በጣም ነው ያሳዘነን፡፡ በሌላ በኩል ደግሞ መንግሥት ለዚህ ጉዳይ መሳሪያ ይዞ በንፁሃን ተማሪዎች ላይ መተኮሱ አግባብ እንዳልሆነ ምንም ያሳዩት ፍንጭ ሳይኖር፣ይብስ ብሎ በዛቻና እንደተለመደው ሰዎችን ማስፈራራትና መግደል መፍትሔ ይኾናል ብለው ማሰባቸው እጅግ በጣም አሳዝኖናል፡፡"ብለዋል፡፡ በተጨማሪም "መንግሥት ወደ ዋናው የሕዝብ ጥያቄ ከመሄድ ይልቅ የቀረበውን ጥያቄ ‹ጸረ ሰላም ነው› በሚል ፍረጃ ውስጥ ነው የሚገባው፡፡" ብለዋል፡፡ አያይዘውም መንግሥት እየኾነ ያለው ነገር እውነት ነው? ወይስ እውነት አይደለም? ይሄ ችግር ደርሷል? አልደረሰም? ሕገ መንግሥታዊ የመብት ጥያቄ ነው? አይደለም? የዴሞክራሲና ሰብዓዊ መብት መጣስ ጥያቄ ነው፣ አይደለም? በሚል ሊመረምር ፈቃደኛ እንዳልኾነ ገልጸው "አትናገሩ ነው በቃ" ብለዋል፡፡ በዛሬው ዕለት ስለተፈጠረው ኹኔታም አለኝ ያሉትን መረጃ ጠቅሰው ሲናገሩ፤"በነጆ አካባቢ ሰላማዊ ሰልፎች እና የተቃውሞ ሰልፎች ነበሩ፡፡ አንድ ሰው መሰለኝ የጤና ባለሞያ ሞቷል፡፡ ሆስፒታሎች በቁስለኞች ተጨናንቀዋል፡፡በደምቢ ዶሎና በመቀናጆ ምዕራብ ሸዋም እንደዚሁ አልፎ አልፎ ሰላማዊ ሰልፎች እተካሄዱ ነው፡፡ በዳሌ ዋበራና በተለያዩ ቦታዎች ሰላማዊ ሰልፍ ሲካሄድ መንግሥት አሁንም ሰራዊት አሰልፏል፡፡የሚገርመው ሳተላይት ቴሌቭዥን የሚያዩበትን ዲሽ ወታደሩ ከጣሪያ ላይ እያወረደ ይወስዳል የሚል መረጃ ነው ያለን፡፡” ብለዋል፡፡ አያይዘውም፤"መንገደኛ እየተደበደበ ነው፣በሰላም ወጥቶ መግባት አልተቻለም፡፡ መደብደብ ነው፣ ተኩሶ መግደል ነው፡፡ አሁን ለምሳሌ ደንቢዶሎ ላይ የተገደለው ሰውዬ ከቤቱ ተጠርቶ ነው መንገድ ላይ የተገደለው፡፡መንግሥት ጉዳዩን እንደዚህ ዐይነት አስከፊ ወደኾነ ኹኔታ ላይ እየወሰደው ነው ያለው፡፡ መንግሥት ከዚህ ድርጊት በመቆጠብ ወታደሮችን ከሰላማዊ አካባቢዎች በማስወጣት ሕዝቡ ሰላም እንዲፈጥር መንገድ መክፈት አለበት እንጂ ይሄንን ርምጃ ትክክል ነው ብሎ የሚቀጥል ከኾነ፤ ለሚመጣው ችግር ኃላፊነት መውሰድ ይኖርበታል"ብለዋል፡፡
ንጉሥ ፉ ቡድን ጠንካራ ሽፋን ሁሉንም አይነት የሚሆን አንድ ታዋቂ የማተሚያ እና ማሸጊያ አምራቾች ነው; መጻሕፍት መጠረዝ; ካታሎጎች; መጽሔቶች በጣም ላይ ወረቀት ሳጥን እና; የእኛን የሽያጭ መስመር የተሻለ አገልግሎት ለመስጠት ተዕለት ናቸው. አንድ ትክክለኛ ዋጋ መጥቀስ ሲሉ, መጠን እንደ በማሳየት በታች እንደ ለእኛ ያለውን የምርት ዝርዝሮች መላክ, እባክዎ ወረቀት መጠቀም ያስፈልጋል, እና ካለህ ስዕሎችን, እኛ ነን ቀጥተኛ ፋብሪካ ዋጋ, ባሕር / አየር በኩል የመላኪያ ወጪ / በግልጽም እንጠቅሳለን በጣም ተወዳዳሪ ዋጋ. የእኛ ኩባንያ ጋር መተባበር, ቤት ላይ ፍጹም ምርቶችን ማግኘት ይችላሉ. ምንም ፍላጎት ምንም ደንታ. የእኛ ጥራት እኛ ለረጅም ማድረስ ወቅት ምንም ዓይነት ጉዳት ያለ ያረጋግጣል, ምርቶች ጥራት ሳይሆን አስተማማኝ ማሸጊያ ዝርዝሮች ብቻ ሳይሆን, እናንተ አያሳፍራችሁም. ጅምላ ምርት በፊት እኛ ለእናንተ ማረጋገጫ የሚሆን ናሙና ያደርጋል. የናሙና ክፍያ አብዛኛውን ጊዜ የጅምላ ምርት ተመላሽ ይሆናል ይህም 60- 80usd / ቅጥ ነው. የመገናኛ ትዕዛዝ ዋጋ በእርስዎ ጥያቄዎች ላይ የተመካ ነው. ይበልጥ ትዕዛዝ ከዚያ ዩኒት ዋጋ ይበልጥ ተወዳዳሪ ይሆናል. አሁን የእኛ ደንበኞች አብዛኞቹ ዩናይትድ ስቴትስ, አውስትራሊያ, ካናዳ, አብዛኞቹ የአውሮፓ አገሮች የመጡ ናቸው. የድሮ ደንበኞች የእኛን ጥራት እና ዋጋ በጣም ጥሩ ነው እንደ ከእኛ ጋር ለረጅም ጊዜ መተባበር ይወዳሉ. እንኳን ደህና መጡ አዳዲስ ደንበኞች የእኛን አገልግሎት ሞክር አላቸው. ምንም የእርስዎን ትዕዛዝ ትንሽ ወይም ትልቅ ነው, እኛ ለእርስዎ እንዲሰራ ሁሉ ዕድል ከፍ ያደርጋል. ከሠላምታ እኛ ሰው ጋር ለረጅም ጊዜ ንግድ ማስቀመጥ ይችላሉ ተስፋ አደርጋለሁ. አመሰግናለሁ. አንድ ጥቅስ ለማግኘት ጠይቀዋል ዝርዝሮች ልክ A3, A4, A5, A6 etc.customized የወረቀት ክብደት 60gsm, 70gsm, 80gsm, 90gsm, 105gsm, 128gsm, 157gsm, 180gsm, 190gsm, 200gsm, 230gsm, 250gsm, 300gsm, 350gsm, 400gsm, ወዘተ የወረቀት ዓይነት C1S / C2S አንጸባራቂ ቅብ ወረቀት, ማቴ ቅብ ወረቀት, የካርቶን, Woodfree ወረቀት, ወዘተ ወረቀት, Kraft ወረቀት, ልዩ ወረቀት, የቆርቆሮ ወረቀት, ሽግሽግ ቀለም CMYK (ሙሉ ቀለም), Pantone. ማተም ሽግሽግ ማተሚያ እያሰርሁ ኬዝ ታሰረ (ጠንካራ ሽፋን ታሰረ), ፍጹም ገደብ, ኮርቻ ማገጣጠም (ክፍል ከተሰፋ ጋር), Spiral ታሰረ (ሽቦ-ሆይ ገደብ). በመጨረስ ላይ ወዝ / ማቴ የመለበድ, ወዝ / ማቴ Varnishing, ሙቅ የሰዓት ምዝገባ, የአልትራቫዮሌት-ልባስ, የቅርጽ / Debossing, ሙቱ-መቁረጥ, Perforation, ራውንድ Conner, ወዘተ ንድፍ ቅርጸት ፒዲኤፍ Indesign ወይም PSD ደግሞ ከተስማማህ, የተሻለ ነው, ምስሎችን የመፍትሔ 300 የዲ በላይ መሆን አለበት. 3mm የደመቀ ጋር አለባቸው. እና CMYK ቀለም ውስጥ ይገባል
የሄክስ ራስ ቦልቶች በግንባታ፣ በአውቶሞቢል እና በምህንድስና ኢንዱስትሪዎች ውስጥ በሙሉ ጥቅም ላይ የሚውሉ ልዩ የመጠገን ዘይቤ ናቸው።የሄክሳጎን ቦልት ማስተካከል ለብዙ የግንባታ ፕሮጀክቶች እና የጥገና ሥራዎች አስተማማኝ ማያያዣ ነው። የጥቁር ሄክስ ጭንቅላት ቦልቶች በተለያዩ ስራዎች እና አከባቢዎች ውስጥ ለትግበራ የተለያዩ አጨራረስ እና የክር ዲዛይኖች ይመጣሉ። ምን ጥቅም ላይ ይውላሉ የእኛ የሄክስ ቦልቶች በአሁኑ ጊዜ በዓለም ዙሪያ ባሉ ዋና ዋና የግንባታ እና የጥገና ፕሮጀክቶች ውስጥ ጥቅም ላይ ይውላሉ።የኢንደስትሪ መሪ የሄክስ ቦልት አምራች ህንድ እና የሄክስ ቦልት ላኪ እንደመሆናችን መጠን ምርቶቻችን በጣም ተፈላጊ ናቸው።የእኛ የሄክስ ቦልቶች በግንባታ ፣ ጥገና ፣ በአውቶሞቲቭ ኢንዱስትሪዎች ውስጥ ለብዙ የተለያዩ መተግበሪያዎች ጥቅም ላይ ይውላሉ።እንጨትና ብረትን ለመገጣጠም ሊያገለግሉ ይችላሉ.እንደ ህንፃዎች, ድልድዮች, የባህር ዳርቻዎች ባሉ ዋና የግንባታ ፕሮጀክቶች ውስጥ ጥቅም ላይ ይውላሉ. የማምረት ሂደት እንደ መሪ የሄክስ ቦልት ቻይና እና የሄክስ ቦልት ላኪ እንደመሆናችን መጠን በንግዱ ውስጥ ምርጡን ብሎኖች በማምረት ረገድ ከፍተኛ ጥረት እናደርጋለን።ሁሉም የእኛ ሄክስ ቦልቶች በአለምአቀፍ ደረጃዎች መሰረት የተሰሩ ናቸው።እንዲሁም የተለያዩ የደንበኛ ዝርዝሮችን እና ምርጫዎችን እናቀርባለን።ከሁሉም የላቀ ማሽነሪዎች ጋር የጥበብ ማምረቻ ተቋም አለን።የሄክስ ቦልቶችን ለማምረት የብየዳ ማሽን እና የቁፋሮ ማሽንን ጨምሮ የላቀ ማሽነሪዎችን ብቻ እንጠቀማለን።ከተቋማችን የሚወጣው እያንዳንዱ የሄክስ ቦልት የሚመረተው ከአለም አቀፍ የጥራት ደንቦች ጋር በተጣጣመ መልኩ ነው።
የቅርብ ጊዜ መረጃዎች እንደሚያመላክቱት በሪል እስቴት ዘርፉ ላይ የሚከፈለውን የብድር-ወለድ መጠንን ዝቅ ማድረግ እና አዳዲስ የንግድ ተቋማትን መደገፍ የሪል እስቴት ገበያው እንዲያንሰራራና የኢንቨስትመንት ፍላጎቱም እንዲጨምር ረድቶታል ተብሏል፡፡ የተባበሩት አረብ ኤሚሬቶች መንግስት አዳዲስ ፖሊሲዎቹን በመከለስ ሃገሪቱን ለቱሪስቶች መስህብ፤ ለንግድ ድርጅቶች እና ለነዋሪዎች የበለጠ ምቹና ተመራጭ ለማድረግ እየሰራ መሆኑን ዘገባው አክሏል ፡፡ በዱባይ የሪል እስቴት ቤቶች የሽያጭ እና የኪራይ ዋጋ በእጅጉ እየቀነሰ በመምጣቱ በዚህ አመት የቤት ባለቤት የሆኑ ግለሰቦችን የቤት ባለቤት ለማድረግ ታስቧል ተብሏል፡፡ ሪፖርቱ እንደሚያሳየው በ2021 5,900 ቪላዎችን ጨምሮ 37,000 የመኖሪያ ቤቶች ለባለቤቶች ተላልፈዋል፡፡ በዚህ አመት ከፍተኛ ቁጥር ያላቸው የርክክብ ስራዎችም የሚጠበቁ ሲሆን በ2022 ወደ 36,000 የሚሆኑ ቤቶች ለገበያ ለማቀረብ መታሰቡን ዱባይ እቅድ አላት ሲል khaleejtimes ዘግቧል፡፡
የእባብ ልጅ እባብ እንደሚባለው ሁሉ ይህ ግለሰብ በየጊዜው በሚያቀርበው የፅሁፍ ቡቱቶ ዋናው ትኩረቱ ኢትዮጵያውያኖች እርስበራሳቸው በጠላትነት እንዲተያዩ መርዝ ማሰራጨት ነው። በተለይ በአሁኑ ወቅት ሁሉም ኢትዮጵያዊ በመተባበር አቅሙንና ትኩረቱን ፀረ ኢትዮጵያ በሆነው ወያኔ ላይ ማድረግ በሚገባው ወቅት ይህ ግለሰብ ሌላ አጀንዳ እየፈጠር ኢትዮጵያውያንን ለመከፋፈል መወራጨቱን አብዝቷል። በኢትዮጵያ ባንዲራ እየተጠቀለለና የኢትዮጵያዊነት ዋና ተካራካሪነኝ ብሎ በማስመሰል ኢትዮጵያውያን ድርጅቶችና ግለሰቦች ላይ የሚያወርደው የማዋረድ ዘመቻና በመሀከላችን የሚረጨው የጠላትነት መርዝ ቀላል አይደለም። እራሱ የፈጠረውን አሉባልታ ከዚ ወይም ከዛ አገኘሁት በማለት፤ ወይም አንድ ወዳጄ ነገረኝ በማለት፤ ወይም በህይወት የሌለ ሰው በምሥክርነት እየጠቀሰ፤ ወይም የግለሰቦችን ስህተት እያገዘፈ ወዘተ በኢትዮጵያውያን መሀከል መርዝ ሲረጭ ኖሯል አሁንም በሰፊው እየቀጠለበት ይገኛል። በኢትዮጵያውያን የፓለቲካ ድርጅቶች መካከል ንትርክ ወይም መበጣበጥ ሲፈጠር የዚህ ግለሰብ ዋናው ተግባር ኢትዮጵያውያኖቹን ለማስታረቅ ሙከራ ማድረግ ሳይሆን አንዱን ክፍል በመወገን የአሉባልታና የፈጠራ የወሬ ቡትቶዎችን በማሰራጨት ንትርኮችና ብጥብጦቹ ወደ ጠላትነት እንዲለወጡና የተቃረኑት ኢትዮጵያዊያኖች እንዲቋሰሉ ድንጋይ በማቀበል የተቻለውን ሁሉ መርዝ ሲረጭ ይከርማል። ስለዚህ ግለሰብ መፃፍ ጊዜ እንደማጥፋት የሚቆጠር ቢሆንም፤ ነገር ግን በአሁኑ ወቅት በኢትዮጵያውያን መሀከል ትብብር በሚያስፈልግበት ወሳኝ ወቅት ላይ ይህ ግለሰብ አንዳንድ የዋህ የሆኑ ኢትዮጵያውያን ወንድሞቻችንን ወይም በግለሰብ ወይም በድርጅት ጥላቻ ተሸፍነው ትልቁን የአገር ችግር ለማየት የተቸገሩትን ኢትዮጵያውያን ወንድሞቻችንን፤ ወይንም በራሳቸው የአስተሳሰብ ርዕዮተ አለም እንከንየለሽነት በእጅግ የተመኩ ኢትዮጵያውያን ወንድሞቻችንን እያማለለና እያታለለ መርዝ የመርጨት ተግባሩን በሰፊው በመቀጠል የኢትዮጵያውያንን ፀረ ወያኔ ትብብር ለመጉዳት ከፍተኛ ጥረት እያደረግ ይገኛል። አቶ ጌታቸው ረዳ ዋና ተግባሩ የሆነው በብዙ ኢትዮጵያውያን ዘንድ የሚወደዱ የሚከበሩና እንዲሁም ለኢትዮጵያ ብዙ የደከሙ ኢትዮጵያውያን ድርጅቶችንም ሆነ ግለሰቦችን ስህተቶች እየፈለገና እያገዘፈ የፈጠራ አሉባልታዎችንም እየጨመረበት እነዚህ ግለሰቦችም ሆነ ድርጅቶችን ለማስጠላት ከፍተኛ ዘመቻ በማድረግ የኢትዮጵያውያንን ትብብሮች ለማዳከም መትጋት ነው። ግለሰቦችም ሆነ ድርጅቶች ስህተት ሊፈፅሙ ይችላሉ። ብዙ የሚሰራ ሰውም ሆነ ድርጅት ይሳሳታል። የማይሰራ ብቻ ነው ስህተት የማይፈፅም። ለኢትዮጵያ ብልፅግናና እድገት ይበጃል በማለት በያዙት አቋም ግለሰቦችም ሆነ ድርጅቶች ስህተት ሊሰሩ ይችላሉ፤ ይህንን ስህተት ግን ሆን ተብሎ ኢትዮጵያን ለመጉዳት የተደረገ ነው ብሎ በማናፈሰና አሉባልታ በመጨመር የወንድሞቻችንን መስዋዕትነትና ድካም ከንቱ ለማድረግ መሞከር ኢትዮጵያውያንን ማዋርድ እንጂ ለኢትዮጵያ መቆርቆር አይደለም። ያለፉት ቅደመ አያቶቻችን፣ አያቶቻችን፣ አባቶቻችንም ሆነ ወንድሞቻችን አገራችን ኢትዮጵያን ታላቅ አገር እናደርጋታለን በማለትና በወቅቱ የነበረውን መሪ አስተሳሰበ በመከተል የሚቻላቸውን አድረገው አልፈዋል። የፈጠሯቸው በጎ ተግባራትም ሆነ ስህተቶች የኛው የኢትዮጵያውያኖች ናቸው። ይህ ለዚህ ያ ለዚያ የሚባል የለም፤ ሁሉም ወገኖቻችን ናቸው አራት ነጥብ። አገራችን ኢትዮጵያን ይጠቅማል ብለው በሞከሩት መንገድ ለተፈጠሩት ስህተቶች የምናወግዛቸው ሳይሆን ለሙከራቸው፣ ለተግባራቸውንና ለመስዋዕትነታቸው ትልቅ ክብር በመስጠት ከተፈጠሩት ስህተቶች ትምህርት በመቅሰም የተሻለ ለመስራት ትምህርት ማግኘት ይገባናል። በውግዘት ብኩንነት እንጂ ትምህርት ማግኘት አይገኝም።አሁን ያለው ትውልድ ትልቁ ኃላፊነት ካለፉት በጎ ተግባራትና ስህተቶች በመማር የተሻለች ኢትዮጵያ ለመፍጠር መትጋት እንጂ ጎራ በመለየት ጠላትነት ማስፋፋት መሆን አይገባውም። አሁን ላይ ሆኖ ያለፈውን መተቸት እጅግ በጣም ቀላል ነገር ነው። ዛሬ የዕውቀት፣ የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂና ኮሙንኬሽን በተሰፋፋበት ጊዜ ላይ ሆኖ የድሮውን የዕውቀትና የኮሙኒኬሽን ደረጃ መረዳት ያስፈልጋል። የተፈጠረውንም ስህተቶች በወቅቱ በነበረውን የዕውቀትና የሥልጣኔ ደረጃ መመዘን ያስፈልጋል። አሁን ላይ ሆኖ ያለፈውን ስህተት ማየት እጅግ በጣም ቀላል ነው። ነገር ግን ያለፈውን ለመማሪያ እንጂ ለውግዘት መጠቀም የደካማነትና የብክነት መንፈስ ነው። ትልቁ ቁም ነገር ካለፈው በመማር አሁን ላይ ሆኖ ለአሁን የሚሰራ ኢትዮጵያውያንን የሚያስተባብርና የሚያስከብር ተግባር መፈፀም ነው። በአሁኑ ወቅት በወንድማማቾች ኢትዮጵያውያን ላይ ጥላቻ ለማሰራጨት እንቅልፍ አጥቶ መድከም ለወያኔ ይጠቅም ይሆን እንጂ ለማንም የሚጠቅም አይደለም። አቶ ጌታቸው ረዳ ማወቅ የሚገባህ ወያኔ ፀረ ኢትዮጵያ መሆኑን ነው። ወያኔ ሁልጊዜም በኢትዮጵያውያን የተተፋና በአሁኑ ወቅትም በተለያዮ የኢትዮጵያ አካባቢዎች እየተጠቃ ይገኛል። በአገር ቤት የሚገኘው ሕዝብ ወያኔ ላይ ያለውን ተቃውሞ በተለያዩ መንገዶች እየገለፀና እያጠናከረ ይገኛል። ታዲያ አቶ ጌታቸው ረዳ ላለፉት ወራቶች ያወጣህው የፁሁፍ ቡቱቶና አሉባልታ በሰፊው የሚያብጠልጠው ወያኔን ሳይሆን ወያኔን በሚታገሉ ኢትዮጵያውያን ድርጅቶችና ግለሰቦች ላይ ነው። ይህ እንግዲህ አፍንጫ ሲመታ ዓይን ያለቅሳል እንደሚባለው ወያኔ ሲጠቃ የወያኔ ህመም አንተም ይሰማህ ይሆን ወይንስ ኢትዮጵያውያን ሊያሸንፋ ሲሆን ብርክ እየያዘህ ነው። በዚህ አካሄድህ ወያኔ ከፍተኛ ጥቅት ከደረሰበት የተቃዋሚ ቡልኮዎቻቸውን አሽቀንጥረው ጥለው ወያኔን እንደተቀላቀሉት ግለሰቦች ልትሆን እንደምትችል እንጠረጥራለን። አንተ የምታብጠለጥላቸው ኢትዮጵያውያን ግለሰቦችም ሆነ ኢትዮጵያውያን ድርጅቶች በፀረ ወያኔ አቋማቸው የማይጠረጠሩ ስለሆነ በድኅረ ወያኔ ኢትዮጵያ ከሌሎች ኢትዮጵያውያን ጋር በመሆን ለመጪው ኢትዮጵያ በጎ ሊያበረክቱ እንደሚችሉ ምንም አንጠራጠርም። በኢትዮጵያውያን ድርጅቶችና ግለሰቦች መሀከል የሀሳብ ልዮነቶች አሉ እነዚህ ልዮነቶች ግን የሀሳብ ልዮነቶች እንጂ አንተ በፅሁፍ ቡቱቶዎችህና አሉባልታዎችህ እንደምታሰራጨው ፀረ ኢትዮጵያ ሀሳቦች አይደሉም። አንተ ግን ፀረ ኢትዮጵያ ለመሆንህ ብዙ መረጃዎችንን እያየን ነው። በኢትዮጵያዎያን መካከል የጥላቻ መርዝ መርጨት ዋናው የፀረ ኢትዮጵያዊነት መገለጫ ነው። ወያኔንም እኮ አጥብቀን የምንጠላውና የምንቃወመው በዋንኛነት በኢትዮጵያውያኖች መካከል የጥላቻ መርዝ ስለሚረጭ ነው። የሀሳብ ልዮነትን በመርዝነት ሳይሆን ኢትዮጵያውያን ድርጅቶችንና ግለሰቦችን በማክበር ማንፀባረቅ ለኢትዮጵያውያን ትብብርና ለኢትዮጵያ ትንሳኤ ወሳኝ ናቸው። አስተያየቶ ይጠቅማልና በሚከተለው ኢሜል አድራሻ ይላኩ። beweketuzeethiopia@gmail.com ——— በዚህ መጣጥፍ ላይ የቀረቡት ሃሳቦች የጸሃፊውን እንጂ የድረ ገጹን አቋም አያንጸባርቁም። ሃገራችን ኢትዮጵያ ስላለችበት ሁኔታ እና የመፍትሄ ሃሳቦች ላይ ምልከታ በአማርኛም ሆነ በእንግሊዝኛ ለማጋራት ከፈለጉ በሚከተለው አድራሻ ይላኩልን ፤ editor@borkena.com
ዘመነ ጦር አበጋዝ፣ ከህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ (ህወሓት)የጦር አበጋዞች መንግስት ወደ ሶማሌ ህዝብ ዴሞክራያዊ ፓርቲ (ሶህዴፓ) የጦር አበጋዞች መንግስት በትረሥልጣኑን ለማራዘም ያሸጋገረበት የቅርብ ጊዜ ትዝታ ነበር፡፡ ህወሓት የጦር አበጋዞች መንግስት ተስፋ ባለመቁረጥ አሁን ደግሞ ከመቐሌ ምሽጉ ስፖንስር በሚያደርገው ገንዘብና መሣሪያ ለኦሮሞ ነፃ አውጭ ግንባር (ኦነግ) የጦር አበጋዞች መንግስት በተለያዩ የሃገሪቱ ክፍሎች በተለይ በወለጋ፣ ጋምቤላና ቤኒሻንጉል-ጉሙዝ ወዘተ ትጥቅና ስንቅ በማቅረብ ሠላም በማደፍረስ ላይ ይገኛሉ፡፡ ህወሓት የዶክተር አብይ አህመድን አዲሱን ለውጥ ለማደናቀፍና በመላ ሃገሪቱ የሽብር ሴራ በመዘርጋት የዴሞክራሲውን መንገድና ነፃነት በመፈታተን ላይ ይገኛል፡፡ የሰኔ 16 2011 ዓ/ም የቦንብ ፍንዳታ በኦነግና በህወሓት የተፈጸመ የመፈንቅለ መንግሥት ሴራ እንደነበረ ተረጋግጦል በዚህም ወንጀል እጃቸው ያለበት የደህንነቱ ሹም ጌታቸው አሰፋ፣ የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር ሜጀር ጀነራል ዶክተር ተክለብርሃን ወልደአረጋይና ምክትላቸው ሻለቃ ቢንያም ተወልደ በእስር ላይ የሚገኙት የወንጀሉን በገንዘብና በጦር መሣሪያ አቀናባሪዎች እንደሆኑ ታውቆል፡፡ በ2008 ዓ/ም በእነ ጉርሜሳ አያናና በቀለ ገርባ የክስ ቻርጅ ተከሶ የነበረው ጌቱ ግርማ በድጋፍ ሰልፉ ቦንብ የማፈንዳት ወንጀል በወያኔና ኦነግ ከኬን ገነት ታምሩ ተልኮ ተሰጥቶት መሳተፉ የፖለቲከኛ ሻርኮች ለህዝብና ወገን ደንታ እንደሌላቸው ያሳያል፡፡ በሃገሪቱ የህግ ሉዓላዊነት እስካልተከበረ ድረስ መቐሌ ከመሸገው ወንጀለኛን ክልሉ አሳልፎ ካልሰጠ እርምጃ መወሰድ ግድ ይላል እንላለን፡፡ በክልሉ የሚገኘው የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት የጦር አውሮፕላኖች፣ ታንኮች፣ የጦር ግምጃ ቤት ክምችት ወያኔን ለእብሪት ስራው ዳርጎታል በአፋጣኝ ወደነበረበት ቦታ መመለስ አለበት ፈርቶ ዝም ማለት ውሎ አድሮ ያስከፍላል፡፡ የኦሮሞ ነፃ አውጭ ግንባር በ1983 ዓ/ም የሽግግር መንግሥት ከወያኔ ጋር በመመሥረት በጊዜው በደኖ፣ አርባጉጉ፣ ወዘተ ህዝብ ላይ ያደረሰው የዘር ፍጅት ተጣርቶ ወንጀለኞቹ ለፍርድ እንዲቀርቡ አለመደረጉ ዛሬ ኦነግ በሃገሪቱ ውስጥ ወንጀል ለመስራት የተላላኪ ሚናውን በመወጣት ላይ ይገኛል ስለዚህ ከሁሉ በፊት የህግ የበላይነት መከበር ይኖርበታል እንላለን፡፡ የኦሮሞ ሚዲያ ኔት ወርክ ሃላፊ ጁሃር መሃመድ የ43 ኦሮሞ ሞቶች የስም ሊስት በህግ መረጋገጥ ይኖርበታል፣ ይህ እብሪት በህግ ፊት በቃ ሊባል ይገባል፡፡ ህግ በሌለበት ሃገር የማፍያ ሥርዓት የሚያራምዱ ህገ ወጥ ወንጀለኞች ይፈለፈላሉ፣ የህዝቡን ሠላምና ጸጥታ ማስከበርና ሁሉም ሰው በህግ ፊት እኩል መሆኑ ካልተረጋገጠ ሃገሪቱ በዘር የተገነባ የጦር አበጋዞች መንግስት ሥር ዳግም ትወድቃለች እንላለን፡፡ ህወሓት የሶህዴፓ አብዲ ዒሊ የጦር አበጋዝ መንግሥት ሽንፈት በሆላ አዲስ ያገኘው መጋዣ የኦነግ ዳውድ ኢብሳ የሚመራ የፊንፊኔ የጦር አበጋዝ መንግሥት ጋሻ ጃግሬነት የተሰባሰቡት የሥልጣን ሱሰኞች በአሳዛኙ በቀለ ገርባ አንደበት የኦሮሞንና የኢትዮጵያን ደሃ ህዝብ ደም በማፋሰስ ላይ ናቸው፡፡ በሃገሪቱ የህግ የበላይነት ስለሌለ፣ ትላንት የፈፀሙትን ወንጀል ዛሬ ደግመውታል፡፡ የፖለቲካ ድርጅቶች በህግ ተጠያቂ ከሆኑ፣ የህዝብ ግጭቶችን በእንጭጩ መቅጨት ይቻላል እንላለን፡፡ የጦር አበጋዝ ማለት በዘር ግንድ ላይ የተመሠረተ የግል ወታደራዊ ኃይል በማደራጀት፣ ህወሓት በትግራይ ህዝብ ስም፣ ኦነግ በኦሮሞ ህዝብ ስም፣ ኦብነግ በኦጋዴን ህዝብ ስም፣ ሲአን በሲዳማ ህዝብ ስም በዘር የተደራጀ ጦር በመገንባት ሌላውን ዘር በማግለል የራሳቸውን ግዛትና መንግሥት በሌላው ላይ ለመጫን የተደራጀ ኃይል ያቆቁማሉ፡፡ የጦር አበጋዝ ማለት ለግል ጥቅም ስልጣንና ኃብትን የሚያካብት ተዋናይ ሲሆን በአንድ ሃገር፣ ያለው መንግስትና መንግስታዊ መዋቅሮች ጠንካራ ባልሆነበት አካባቢ የሚፈለፈል ነጻ አውጪ፣ ንቅናቄ የጦር አበጋዝ ነው፡፡ (ማኪንሌይ፣2007)‘Warlord’ is a term which used to describe a specific period of China’s history but which has re-emerged as a label during the last three decades (MacKinlay, 2007). The definition of a warlord differ, but most authors agree that a Warlord is an actor who accumulate power and wealth for private means by using military force in an environment where the formal state has little or no control (Reno, 1998, MacKinlay, 2007). ‘’This word (warlord) comes from the German word „Kriegsherr“, that has similar meaning. Even Germans use nowadays the English term instead of their own. [1] ‘’ {1} ‹‹የፖለቲካ የማንነት ጥያቄ›› Identities Politics፣ በአፍሪካ የዘመነ-ጦር አበጋዞች ‹‹የማንነት ጥያቄ›› ዘውጌ ብሄረተኛነት ፅንሰ ሃሳብ ዋነኛና አንገብጋቢ ጥያቄ ላይ የተመሠረተ ነው፡፡ ዘውጌ ብሄረተኛነት፣ ‹‹በማህበራዊ ጭብጦች ላይ ሳይሆን፣ በዝርያ፣ በወገን መመሳሰል ላይ የተመሠረተ ብሄርተኛነት››ነው፡፡(አንዳርጋቸው ፅጌ ገፅ 310) በዘመነ-ጦር አበጋዞች በጎሳ፣ በነገድ፣ በዘር፣ በዘውግ፣ በክልል (የደም ግንኙነት፣ የዘር ሃረግ፣ የቌንቌ፣ወዘተ) ላይ የተከለሉና የተመሠረቱ የጦር አበጋዞች አንድ ዘርን በውትድርና በመሠልጠን፣ በማደራጀትና ተዋጊዎች በመመልመልና በሌሎች ዘሮች ላይ በመነሳት፣ የማንነት ጥያቄን ሽሮ መብሊያቸው አደረጉት፡፡ ማርክሲዝም ሌኒኒዝም፣ ማኦይዝም ቀመስ የሆኑ የጦር አበጋዞች በስመ ሶሻሊዝም የብሄር ብሄረሰብን ጥያቄ በማራገብ ደቀ መዝሙር የነበሩ ጀሌውን ህሊና አጠቡት፡፡ የጦር አበጋዞቹ እልፍ አእላፍ ገበሬዎችን በወታደርነት በመመልመልና አንዱን ዘር በሌላው ዘር ላይ ጥላቻ በመቀስቀስ፣ የራሳቸውን ታማኝ ጦር ማደራጀት ቻሉ፡፡ የጦር አበጋዞቹ የማንነት ጥያቄ ኢንተርፕሬነር ፈላስፎች ሆኑ፡፡ በኢትዩጵያ ውስጥ በዘመነ-ጦር አበጋዞች ‹‹የማንነት ጥያቄ›› ዘውጌ ብሄረተኛነት በጉጠኛነት፣ በዘውገኛነትና በዘር ላይ የተመሠረቱ ድርጅቶች መኃል፤ ህዝባዊ ግምባር ሓርነት ኤርትራ (ህግሓኤ)፣ ኤርትራ አርነት ግንባር (ኤአግ)፣ ህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ (ህወሓት)፣ ግምባር ገድሊ ሓርነት ትግራይ (ግገሓት)፣ የኦሮሞ ነፃነት ግንባር (ኦነግ)፣ የኦሮሞ እስላማዊ ነፃ አውጭ ግንባር (ኦእነግ)፣ ምዕራብ ሶማልያ ነፃ አውጭ ግንባር (ምሶነግ)፣ በሱማሌ (ኦኤንሌኤፍ)፣ የኦጋዴን ብሄራዊ ነፃ አውጪ ግንባር (ኦብነግ)፣ በጋንቤላ ነፃ አውጪ ግንባር (ጋነግ)፣ የሲዳማ አርነት (ሲአን)፣ ቤኒ-ሻንጉል ነፃአውጪ ግንባር፣ አፋር ነፃ አውጭ ግንባር (አነግ) ወዘተ ማዕከላዊውን መንግስት በማዳከም የፖለቲካ ስልጣን የሚቆጣጠሩበት ስርዓት ሆነ፡፡ በዘመነ-ጦር አበጋዞች በነፃ አውጭ ስም፣ በአንድ ዘር ላይ የተመሠረተ የግላቸው ሎሌ ጦር ሰራዊት ለራሳቸው ጥቅምና ስልጣን በማደራጀትና በመመልመል በብሔራቸው ስም ስልጣን ለመያዥ ይታገላሉ፡፡ የጦር አበጋዞቹ በግለሰቦችና በተለያዩ ቡድኖች ላይ ጥላቻን በመፍጠር የራሳቸውን የጦር ሰራዊት በማቆቆም ጥቅማቸውን ያስጠብቃሉ፡፡ እንደ ቶማስ ገለፃ ከሆነ፣ የጦር አበጋዞቹ ሚና የማንነት መታወቂያ የሚሠጥ የንግድ ድርጅት ጋር ይወዳደራል፣ በዛም የዘርህ ግንድ ተጣርቶ መታወቂያ ይሰጥህና ውትድርና ትመለመላለህ ማለት ነው፡፡ ‹‹የማንነት መታወቂያ የሚሠጥ የንግድ ድርጅት አመሰራረቱ፣ በግለሰብና በቡድን የተደራጁ ግለሰቦች የግል ፍልጎታቸውንና ጥቅማቸውን ለማስጠበቅ ሲሉ የቡድን የማንነት ጥያቄን በማራገብ ዘውጌ ብሄርተኛነትን በህዝብ ላይ በኃይል የሚጭኑበት ስርአት ነው፡፡ የጦር አበጋዞቹ በተለይ ተለዋዋጭ ሁኔታዎቹን ሁሉ በመጠቀምና ያለውን ክፍተት፣ ልዩነትና ጥላቻን በማራገብና እንዲሁም አዲስ ልዩነቶችን በመፍጠር በኃይል በመጠቀም ዘውጌ ብሄርተኛነትን ይፈበርካሉ፡፡›› (ቶማስ 2005 ገፅ 79) Constructivism is a social theory that underlines the importance of studying the ideational dimension in international relations, such as norms and knowledge. The main ideas of Social Constructivism is that these collectively held ideas are socially constructed and are therefore able to change in different contexts. Identity is one of those concepts, which has been socially constructed and is therefore malleable in distinct situations. Warlords are often using identity as a means to mobilize and recruit fighters to their private armies, or to create hostility between different groups of individuals in order to advance their own interests. The warlord’s role can be compared to that of the identity entrepreneur’ as defined by Thomas et al.: “An identity entrepreneur is an individual or group of individuals who find it desirable, profitable or otherwise utilitarian to create and reinforce group identities. They will specifically seek to exploit such volatile situations and will do so by reinforcing existing cleavages or create new ones“ (Thomas et al. 2005, p. 79). One of the most efficient ways of creating new and enforcing existing identities is by confronting them to a real or made-up threat against the individuals of a certain group. This was the method used to reinforce the hostility between Hutus and Tutsis in Rwanda, before and after the genocide. By constructing a threat of extermination and nourishing it with speeches and symbols in the same direction, leaders of the Hutu extremists managed to reinforce existing cleavages in such a way that it could mobilize genocide. {2} የዘር ከፋፍለህ ግዛ ፖሊሲ(Divide and Rule of Ethnicities)፣ የጦር አበጋዞቹ የማንነት ጥያቄን በቅኝ ገዥዎች የፖለቲካ ታክቲክና ስትራቴጅ ፖሊሲን በመንደፍ፣ ከፋፍለህ ግዛ (Divide and Rule) ፖሊሲን በዘር ሃረግ ላይ የተመሠረተ የጥላቻ ፖለቲካን በማራገብና በመንዛት (አማራውን ከኦሮሞ፣ ኦሮሞውን ከሱማሌ፣ ትግራዩን ከአፋሩ፣ ሲዳማውን ከወላይታ ወዘተ) ጋር በማጋጨትና ደም በማቃባት የስልጣን ዘመናቸውን አራዝመዋል፡፡ በኢትዮጵያ የሚከፈቱ ዩኒቨርሲቲዎች በዘር ሃረግ ላይ የተመሠረቱ የትምህርት ተቆማት፣ወያኔ የጦር አበጋዞች የማንነት ጥያቄን ከዘር ከፋፍለህ ግዛ ፖሊሲ ጋር የተያያዘ መሆኑን ያስተውሉ፡፡ በዚህም ምክንያት በሃገሪቱ የትምህርት ጥራት ውድቀት ተከሰተ፡፡ ያንተ ዘር ከእኔ ዘር የበለጠ የተማረ ነው አይደለም፣ በሚል የጅል ውድድር የትምህርት ጥራት፣ የእውቀትና የሥራ ክህሎት አዘቅት ውስጥ ገባ፡፡ Another, even more intractable, aspect of teacher recruitment is associated with the establishment of over 30 universities in Ethiopia at a speed never seen in world history. The universal truth is that universities are not created; they evolve into maturity and climax. Universities are like an ecosystem. A climax is not reached suddenly. It has to go through stages of succession for many years until a complex self-sustaining system evolves into place. The universities so established have become de-jure Federal universities, but de-facto zonal universities.They are the results of the demands by local communities for universities to be established in their zones. The action of giving a “fair share” of universities to different regions and zones in Ethiopia is probably the only one is the world history of education. Unless this criterion for “opening” a university as a “positive” response to public demand is halted and sanity made to prevail it will go on to lower and lower administrative units in the Country. የባንክ ዘርፎች፣በኢትዮጵያ የሚከፈቱ ባንኮችም በዘር ሃረግ ላይ የተመሠረቱ ተቆማት፣ ወያኔ የጦር አበጋዞች የማንነት ጥያቄን ከዘር ከፋፍለህ ግዛ ፖሊሲ ጋር የተያያዘ መሆኑን ያስተውሉ፡፡ የወያኔ የጦር አበጋዞች ሃገሪቱን ወደ ዘመነ መሳፍንት ሊመልሶት እየተንገራገጩ ይመኛሉ፡፡ ወጋጋን ባንክ እናት ባንክ፣ አንበሣ ባንክ በትግርኛ ተናጋሪዎች የተመሠረተ፣ አዋሽ ኢንተርናሽናል ባንክ፣ ኮኦፕሬቲቨ ባንክ ኦፍ ኦሮሚያና ኦሮሚያ ኢንተርናሽናል ባንክ በኦሮሞኛ ተናጋሪዎች የተመሠረተ፣ ቡና ኢንተርናሽናል ባንክ፣ ደቡብ ግሎባል በደቡብ ህዝቦች ተናጋሪዎች የተመሠረተ፣ ባንክ አቢሲንያ፣ አባይ ባንክ በአማርኛ ተናጋሪዎች የተመሠረቱ ለመሆን ችለዋል፡፡ ከዚህ አደረጃጀት ውጪ ያሉ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ፣ የኢትዮጵያ ልማት ባንክ፣ የኮንስትራክሽንና ቢዝነስ ባንክ፣ በወያኔ የጦር አበጋዞች መንግሥት የተዘረፉ የህዝብ ባንኮች ናቸው፡፡ የግል ባንኮች ውስጥ ዳሽን ባንክ፣ ህብረት ባንክ፣ ንብ ኢንተርናሽናል፣ ላየን ኢንተርናሽናል ባንክ፣ ዘመን ባንክ፣ ብርሃን ኢንተርናሽናል፣ አዲስ ኢንተርናሽናል ባንክ፣ ይገኛሉ፡፡ ማይክሮ ፋይናንስ ኢንስቲቲውሽን፣በኢትዮጵያ የሚከፈቱ የብድርና ቁጠባ ኢንስቲቲውሽን በዘር ሃረግ ላይ የተመሠረቱ ተቆማት፣ ወያኔ የጦር አበጋዞች የማንነት ጥያቄን ከዘር ከፋፍለህ ግዛ ፖሊሲ ጋር የተያያዘ መሆኑን ያስተውሉ፡፡ የአነስተኛና ጠቃቅን ማይክሮ ፋይናንስ ተቆማትም በዚሁ መልክ የተደራጁ ናቸው፡፡ በትግራይ ደደቢት ብድርና ቁጠባ ኢንስቲቲውሽን፣ በአማራ የአማራ ብድርና ቁጠባ ኢንስቲቲውሽን፣ በኦሮሚያ ኦሮሚያ ብድርና ቁጠባ ኢንስቲቲውሽን፣ በደቡብ ኦሞ ማይክሮ ፋይናንስ ኢንስቲቲውሽን፣ አዲስ አበባ ኢዲስ ብድርና ቁጠባ ኢንስቲቲውሽን፣ ድሬዳዋ ድሬ ማይክሮ ፋይናንስ ኢንስቲቲውሽን፣ በቤኒ ሻንጉል ጉሙዝ ቤኒሻንጉል ማይክሮ ፋይናንስ ኢንስቲቲውሽን በሃራሪ ሃረር ማይክሮ ፋይናንስ ኢንስቲቲውሽን የመሳሰሉት ይገኛሉ፡፡ እንግዲህ ባንኮችና የብድርና ቁጠባ ኢንስቲቲውሽን በዓለም አቀፍ ደረጃ ስራቸው ገንዘብ ለኢንቨስተሮች ማበደር፣ ገንዘብ ማስቀመጥና በማበደር የህዝባችን የኢኮኖሚ እድገት ያለአንዳች አድሎ ማሳደግ ነው፡፡ የፋይናንሻል ተቆማቱ፣ በዚህ ስራቸው ዘር፣ ጎሰኝነት፣ ክልላዊ ዘውጌ ብሄረተኝነት አያግዳቸውም፣ አይወስናቸውም አሊያም ገንዘብ ወሰን ድንበር የለውም፡፡ አዲሱ የዶክተር አብይ አህመድ መንግሥት ይሄን ባንኮች ፋይናንሻል ዘርፍ የዘር አደረጃጀት ማክሰም ይጠበቅበታል እንላለን፡፡ የእግር ኮስ ክለቦች፣በኢትዩጵያ የሚከፈቱ የእግር ካÿስ ቡድኖች በዘር ሃረግ ላይ የተመሠረቱ ተቆማት፣ ወያኔ የጦር አበጋዞች የማንነት ጥያቄን ከዘር ከፋፍለህ ግዛ ፖሊሲ ጋር የተያያዘ መሆኑን ያስተውሉ፡፡ በትግራይ የደደቢት ቡድን፣ በደቡብ ወላይታ ደቻ፣ ወዘተ የቴሌቨዥንና የሬዲዬ ፕሮግራሞች የአማራ፣የኦሮሚያ፣ የትግራይ፣ የደቡብ፣ የሶማሌ፣ ወዘተ የመኪና መለያ ታርጋዎች የአማራ፣ የኦሮሚያ፣ የትግራይ፣ የደቡብ፣ የሶማሌ፣ ወዘተ የየክልሎች ህገ መንግስት፣ ባንዲራ፣ ክልላዊ መዝሙር ወዴት እየሄድን እንደሆነ ያመላክታል፡፡ በአዲሱ ለውጥ በአፋጣኝ መልስ ሊሰጥባቸው ይገባል እንላለን፡፡ {3} የሥነ-ልቦና መላሸቅ (Identity crisis)፣ የጦር አበጋዞቹ ኢትዮጵያዊ ብሄርተኛነትን በማዋረድ የማንነት ጥያቄ በሥነ-ልቦና በማላሸቅ (Identity crisis) ኢትዮጵያዊ ባህል፣ ኢትዮጵያዊ ታሪክ፣ ብሄራዊ መዝሙር፣ ብሄራዊ ሰንደቅ ዓላማ፣ ብሄራዊ ቅርስ፣ ብሄራዊ ቌንቌ ወዘተ ጥላሸት በመቀባት የራሳቸውን ዘውግ በትግራይ ህዝብ ስም በመነገድ ከሌላው ኢትዮጵያዊ ወገኑ ጋር የማጋጨት እኩይ ተግባር ይፈፅማሉ፡፡ ‹‹ምላስ አጥንት የላትም፣ አጥንት ግን ትሰብራለች!!!›› ‹‹ባንዲራ ጨርቅ ነው!!!›› ‹‹የዓይን ቀለማቸው ካላማረን እናባርራቸዋለን!!!›› ‹‹የአክሱም ሃውልት፤ ለወላይታው ምኑ ነው!!!›› ‹‹እንኳን ከእናንተ ተወለድኩ!!!›› ‹‹ጣታችሁ ይቆረጣል!!!›› ‹‹የአስቸኳይ ግዜ ታውጆል፤ የመከላከያ ሠራዊት እርምጃ እንዲወስድ አዝዤለሁ!!!›› {4} የጦር አበጋዞች ክልል የማስፋፋት ፖሊሰ፣ በኢትዮጵያ የክልል መንግሥት ድንበሮች/ ወሰኞች፣ (Regional state borders) የኦሮሚያ ክልል 9 አዋሳኝ ድንበርተኞች አሉት፣ የአማራ ከልል 5 አዋሳኝ ድንበርተኞች አሉት፣ የትግራይ ክልል 4 አዋሳኝ ድንበርተኞች አሉት፣ የአፋር ከልል 6 አዋሳኝ ድንበርተኞች አሉት፣ የሱማሌ ከልል 5 አዋሳኝ ድንበርተኞች አሉት፣ የደቡብ ከልል 4 አዋሳኝ ድንበርተኞች አሉት፣ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ከልል 3 አዋሳኝ ድንበርተኞች አሉት፣ የጋምቤላ ከልል 3 አዋሳኝ ድንበርተኞች አሉት፣ የሃረሪ ከልል 3 አዋሳኝ ድንበርተኞች አሉዋቸው፡፡ የጦር አበጋዞች ክልል የማስፋፋት ፖሊሰ፣ ሃገሪቱን ወደ ማያባራ የድንበርና የወሰን ግጭት እንደሚዳርጋት ነብይ መሆን አይጠይቅም፡፡ የወያነ ጦር አበጋዞች የኢኮኖሚ ዘርፍ ግንባታ በብሄራዊ የኢኮኖሚ ግንባታ ላይ ያተኮረ ሳይሆን በትግራይ ጠባብ ብሄርተኝነት ላይ ያተኮረ ክልላዊ የጦር አበጋዞች ምጣኔ ኃብት ( The economics of warlordism) የተንሸዋረረ የኢኮኖሚ ግንባታ ነው፡፡ ህወሓት ለዓመታት በትግራይ ህዝብ ላይ በጫነው የአማራ የጥላቻ ፖለቲካ የትግራይን ህዝብን ከአማራ፣ ከአፋር፣ ከኤርትራ፤ ከሱማሌ፣ ከኦሮሞ፣ ከጋምቤላ ወዘተ ህዝብ ጋር ደም አቃብቶታል፡፡ የህወሓት ጦር አበጋዞች ክልል በማስፋፋት ድንበር በመግፋት አንዱ ዘር በአንዱ ዘር ላይ ጦር እንዲሰብቅና የጎሪጥ እንዲተያይ የማድረግ ለሥልጣንህን መንበር ለማስጠበቅ ከፋፍለህ ግዛ ፖሊሲ አራምደዋል፡፡ የመለስ ዜናዊ ቅርስና ውርስ (የህወሃት/ኢህአዲግ መንግስት የኢትዮጵያዊያን ዜጎችን ጭስኛ በማድረግ የገጠርና የከተማ መሬት ሃብትን በሞኖፖል ይዞል፡፡ ይህውም የቻይና ኮምኒስት ፓርቲ ውርስ የሆነውን ልማታዊ መንግስት በሚል ፈሊጥ በመላ ኢትዬጵያ መሬት የመንግስት ሃብት እንደሆነ መለስ ዜናዊ የኮነሬል መንግስቱ ኃይለማርያም አዋጅን አሳውጆል፡፡ መንግስት የገጠርና የከተማ መሬትን በመሸጥ ሲራራ ነጋዴ መንግስት ሆኖል፡፡ ህገመንግስቱና የኢትዮጵያ ህዝብ ያልመከረበት ይሁንታውን ያልሰጠበት ውክልና በኃይል ተጭኖል፡፡ ይህ የመሬት ጥያቄ ሕዝበ ውሳኔ (referendum) ያልተደረገበት የደርግ አልጋ ወራሾች የጫኑብን አንባገነናዊ የኢኮኖሚ አገዛዝ ስልት ነው፡፡ሌላው የመለስ ዜናዊ ቅርስና ውርስ፣ የትግራይ መሬት 65,900 ኪሎ ሜትር ስኮይር ወደ 85,366.53 ኪ.ሜ ስኮይር ያደረሰው ከአማራ ክልል ከወሎና ከጎንደር እንዲሁም ከአፋር ክልል በአጠቃላይ 19,466.53Km2 ኪሎ ሜትር ስኮይር መሬትና የራስ ዳሽን ተራራንም ወደ ትግራይ ለመከለል እቅድ ሲኖራቸው በአጠቃላይ ወደ ትግራይ ክልል የተከለለው ቦታ የጦር አበጋዞች ክልል የማስፋፋት ፖሊሰ ውጤት ነው፡፡ የጦር አበጋዞች ክልል የማስፋፋት ፖሊሰ በነ ዶክተር ገብረአብ በርናባስ ጠባብ ዘረኝነት ስሜት ከጎንደር፣ ከወሎ፣ ከአፋር ህዝብ ለም መሬት በመንጠቅ ወደ ትግራይ ክልል በማካተት የትግራይን ህዝብ ከሌሎች ደሃ ወንድሞቹና እህቶቹ የማለያየት ፖሊሲ ውጤት ነው፡፡ ከጎንደር መሬት ሁመራ፣ ወልቃይት ወዘተ የሠሊጥ ለም መሬት ላይ የትግራይ የጦር ጉዳተኛችን በማስፈር፣ የአገሬውን መሬት በግፍ በመንጠቅ የተቃወመውን ህዝብ በመግደል፣ በማሰር እንዲሰደድ በማድረግ ኃብቱን ተቆጣጥረዋል፡፡ በ2006 እኤአ 51776 ቶን ሠሊጥ ወደ ውጪ በመላክ 50 ሚሊዩን ዶላር ገቢ ተገኝቶል፡፡በ 2008እኤአ ከተመረተው 1.3 ሚሊዩን ኩንታል ሠሊጥ 900000 ኩንታል ወደ ዓለም አቀፍ ገበያ በፖርት ሱዳን በኩል በማውጣት 121.5 ሚሊዩን ዶላር የውጪ ምንዛሪ የትግራይ ክልል እንዳገኘ የትግራይ ክልል እድገትና ትራንስፎርሜሽን ዶክመንት ይገልጸል፡፡ በተመሳሳይ ከአፋር የጨው ማዕድናት ፋብሪካዎች በመትከል አብዛኛዎቹን የሚቆጣጠሩት የትግራይ ጦር አበጋዞች ናቸው፡፡ እንዲሁም በአፋር የተገኘውን የፖታሽ ማዕድን አምርቶ ለመሸጥ በአፋር በኩል በትግራይ አርጎ ጅቡቲ የሚገባ የባቡር መስመር ዝርጋታ የጦር አበጋዞቹ የኃብት ቅርምትና የመስፋፋት ፖሊሲ ስትራቴጂ ውጤት ነው፡፡ ምክንያቱም ኢኮኖሚውን እስከተቆጣጠርን ድረስ፣ የመከላከያና የደህንነት አፋኝ መንግስታዊ መዋቅር በመገንባት የኢትዮጵያን ህዝብ በልማታዊ መንግስት ስም ለዘመናት ለመግዛት እንችላለን የሚል የጦር አበጋዞቹ የአናሳ ዘውጌ የስነልቦና ቀውስ ሰለባዎች ናቸው፡፡ ከሌሎች ክልሎች የተነጠቁ መሬቶች፣ ሳይውል ሳያድር ወደ ተነጠቁት ክልሎች የመሬት ይዞታ እንደሚገባ ሳይታለም የተፈታ ነው፡፡ የትግራይ ሕዝብና ምሁርም ይህን ኢፍህታዊ የመሬት ነጠቃ ማውገዝ ይጠበቅበታል፡፡ የዘውጌ ጦር አበጋዞች ለስልጣናቸው፣ ለዝናቸውና ለገንዘብ ጥቅማቸውን ለማስጠበቅ ሚሊዩን ህዝብ መስዋት ቢሆን፣ ምድር ቢቃጠል፣ ንብረት ቢጠፋ ደንታ የላቸውም፡፡ warlords are “people who are driven overwhelmingly by personal power, glory, and monetary gain and who are ready to sacrifice thousands of lives, land, and property for that power.”12 Lezhnev claims that the central motivation of the warlord, in addition to monetary resources, is the quest for “wealth, power, and fame.”13 This thesis accepts the idea that warlords share two main characteristics: they have military legitimacy, and they are motivated by political power, wealth, and fame. {5} የጦር አበጋዞች ምጣኔ ኃብት፤(The economics of warlordism)፣ የጦር አበጋዞች ምጣኔ ኃብት በሃገሪቱ የኢኮኖሚ ዘርፎች ውስጥ ከፍተኛ ኢንቨስትመንት በማድረግ የሃገሪቱን ኢኮኖሚ በመቆጣጠር ለብዙ አመታት ለመግዛት እሳቤ ላይ የተመሠረተ ነው፡፡ ዋነኛ የገንዘብ ምንጫቸው ደግሞ 1ኛ/ የባንክና ኢንሹራንስ ዘረፋ 2ኛ/ ከረድኤት ድርጅቶች በርሃብተኛ ምፅዋት እህል በመሸጥ 3ኛ/ ከህዝብ ላይ ግብር በመሰብሰብ 4ኛ/ በህገወጥ መንገድ በሚካሄድ ንግድ የጦር መሳሪያዎች ሽያጪ፣ህገወጥ የሰዎች ዝውውር ንግድ 5ኛ/የባህር ማዶ እርዳታ ከዲያስፖራና ከውጭ ሀገር መንግስታት ድጋፍ 6ኛ/ በሙስና መሬት በመሸጥ እንዲሁም የፓርቲ ድርጅቶች የንግድ ድርጅቶች በመፈልፈል የኢኮኖሚ ዘርፍ አውታር መቆጣጠር ዋነኛ ስልታቸው ውስጥ ያገኛል፡፡ ወያኔ በሌሎች ክልሎች ውስጥ የሚገኝ የማዕድን ኃብቶችና ለም መሬቶች ለመቆጣጠር የሚደረግ ስግብግብነት ህዝቡን በጦርነት ውስጥ እንደዘፈቀው መረዳት ያሻል፡፡ Scholars have emphasized the study of economic factors in civil wars and failed states.52 The general proposition is that revenues or sources of wealth are directly related to how conducive an environment is to warlordism. Revenues include anything that a warlord can control with his army and transform into wealth, power or fame. There are four general types of revenues. The first includes natural resources such as oil, natural gas, timber, diamonds and industrial minerals. A second type is revenue generated from taxing the populace and levying customs fees on travel. The third type comes from illegal activities such as weapons sales, drug harvesting and trafficking, or the trafficking of human beings. The fourth source of wealth is assistance from international donors, which includes aid from developmental organizations like the World Bank, reconstruction dollars and training from states like the U.S., and supplies and volunteers from nongovernmental organization (NGOs) such as the Red Cross. A warlord might profit from all these revenue sources, including the last, which is often donated in order to help a state eliminate unruly warlord activities. {6} የኢንቨስትመንት እድገት (Investment development)፣ በኢትዩጵያ በህወሃት የብሄር ብሄረስብ ያልተስተካከለ የክልሎች የኢካኖሚ እድገት ፖሊሲ የተነሳ፤ ከሌሎች ክልሎች ይልቅ የትግራይ ክልል ባገኘው የኢንቨስትመንት እድገት ተጨባጭ ሁኔታ መሠረት በ2005 እኤአ 815 ፕሮጀክቶች ፍቃድ ተሠጥቶቸዋል፤ በ2009 እኤአ የፕሮጀክቶች ቁጥር በመጨመር 2,215 ደርሶል፡፡ የኢንቨስትመንት ዘርፉ 132% እድገት አሳይቶል፡፡ አዲሶቹ ፕሮጀክቶች ተጨማሪ 12.8 ቢሊዩን ካፒታል የኢንቨስትመንት እና አጠቃላይ 19.4 ቢሊዩን ብር ካፒታል የኢንቨስትመንት እንዳደገ ተገልፆል፡፡ በዚህም መሠረት 53,894 ዜጎች ቆሚ የስራ እድል አግኝተዋል እንዲሁም 154,842 ዜጎች ግዚያዊ የስራ እድል አግኝተዋል፡፡ የሌሎች ክልሎች በዚህ መልክ አላደጉም፡፡ ‹‹ In addition to the 815 projects licensed in 2005, additional 1,400 new projects were licensed in 2009 and the number of projects has grown into 2,215. Thus, the sector has registered an overall growth of 132%. These new projects have added a 12.8 billion capital investment and the sum of capital investment has grown to 19.4 billion birr. As a result, around 53,894 citizens have already been employed permanently and 154,842 citizens are temporarily employed.›› (Page 18) {7} አብዛኛው ዘውግ የሚያስተዳድርበትና የአናሳ ዘውግ መብቱ የሚጠበቅበት ስርዓት፣(Majority Rule minority Right)፣ የጦር አበጋዞቹ የማንነት ጥያቄና ዘውጌ ብሄርተኛነትን ፋብሪካ መንስኤው የዘውጋቸው በቁጥር አናሳ መሆን ስጋት ያስከተለባቸው፣ የስነልቦና ቀውስ ዋነኛ ምክንያት ነው፡፡ ከኢትዮጵያ ህዝብ ስድስት በመቶ የሆነው የትግራይ ህዝብን በስሙ በመነገድ ወክሎ የሥልጣን መንበሩን ተቆጣጥሮ ለሃያ ሰባት አመታት በግፍ ገዝቶል፡፡ ቡዙ የህዝብ ቁጥር ያላቸው የኦሮሞና የአማራ ህዝብ በአንባገነን አገዛዝ ስርዓት ቀንበር ስር ወድቀዋል፡፡ የጦር አበጋዞቹ የማንነት ጥያቄ ከዴሞክራሲያዊ ስርዓት ጋር የተፃረረ በመሆኑ የብዙኃኑ ዘውግ አገር የሚያስተዳድርበትና (Majority Rule) የአናሳ ዘውግ መብቱ የሚጠበቅበት (minority Right) ራሳቸውን የማስተዳደር ዴሞክራሲያዊ የአገዛዝ ስርዓት በመንደፍ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ የአሥተዳደር ሥርዓት ከመዘርጋት ሌላ አማራጭ የለም እንላለን፡፡ የወያኔ የጦር አበጋዞች አንባገነናዊ ስርዓት መቐሌ ምሽግ ፀረ-ዴሞክራሲ ኃይል መፍረስ ሌላ አማራጭ የለም፡፡ በኢትዮጵያ እስከ 3 ሚሊዮን ህዝብ ከቀየው ተፈናቅሎ ይገኛል፣ በዘር ላይ የተመሰረተ የጦር አበጋዞች መንግሥታዊ አደረጃጀትና የወሰንና ድንበር አከላለል በህገ መንግሥቱ እስካልተሰረዘ ድረስ ችግሩ ሁሉ ‹ውሃ ቢወቅጡት እንቦጭ›› ይሆናል እንላለን፡፡ በባንዲራ ጥያቄ፣ በአዲስ አበባ ጥያቄና በህገመንግስት ጥያቄ እነዚህ የፖለቲካ ሸርኮች ደም ማፈሰስ ስለሚፈልጉ ተፎካካሪ ፓርቲዎች ለህዝቡ ሴራውን ማጋለጥ ይጠበቅባችሆል እንላለን!!! ከህወሓት ወደ ኦነግ የጦር አበጋዞች መንግስት ሴራው ተሸጋግሮል!!! ምንጭ፣ 1.Journal of Peace Research March 2010 vol. 47 no. 2 217-229 African peacekeeping in Africa: Warlord politics, defense economics, and state legitimacy Jonah Victor United States Department of Defense, jonahv@gmail.com 2.Tigray Regional State: five Years(2010/11- 20/15) Growth & Transformation Plan 3. Source: USAID- COMPARATIVE ASSESSMENT OF DECENTRALIZATION IN AFRICA: ETHIOPIA DESK STUDY, July 2010 4. Source: USA, USAID-Ethiopia
የመግቢያ ፈተናውን ውጤት ተከትሎ የሚወጡት መረጃዎች ያልተለመዱና አስደንጋጭ ናቸው ያለው የአማራ ክልል ዩኒቨርሲቲዎች ፎረም በተወሰኑ ተማሪዎችና ወላጆች ግፊትና ጫና የተስተካከሉ ውጤቶች ለተፈጠረው ስሕተት ኹነኛ ማሳያዎች ናቸው ብሏል። የአማራ ትምህርት ቢሮ የኹሉንም ትምህርት ቤቶች ውጤት ዝርዝር መረጃ በመሰብሰብ ለትምህርት ሚኒስቴርና ለሕዝብ ይፋ ማድረግ እንደሚገባው የጠቆመው ፎረሙ ትምህርት ሚኒስቴርና የፈተናዎች ድርጅት ለችግሩ ትኩረት ሰጥተው ለማረም እድል ያገኛሉ ብሎ እንደሚያምን በደብዳቤው ገልጿል። በተማሪዎችና ወላጆች እየቀረበ ያለውን ጥያቄ ሁሉም ወገን በቅንነት ተቀብሎ የድጋሜ እርማትን እንዲሁም ተጨማሪ ማጣራት ማድረግ በዜጎች ዘንድ ፍትሐዊነትና ተዓማኒነት ከማረጋገጡም በላይ ለሀገር ሰላምና መረጋጋት ይጠቅማል ሲልም ፎረሙ አሳስቧል። የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት መግቢያ ፈተናውና ውጤቱ ላይ እየተነሱ ያሉ ጥያቄዎች እንደ ፖለቲካ ጥያቄ አቻችሎና ሰምቶ በመተው የሚፈቱ ሳይኾን የትውልዱን እድል የሚወስኑ በመኾናቸው በፍጹም አካዳሚያዊ ሥነ ምግባርና ከፍተኛ መኾን አለበት ብሏል ፎረሙ። ፎረሙ በጻፈው ደብዳቤም ኹሉም አካላት ችግሩ መፍትሔ እንዲያገኝ ገንቢ ሚና እንዲጫወቱ ጠይቋል። ፈተና በደቦ እየተሠራ መልካም ትውልዶችን መፍጠር አይቻልም ያለው ተቋሙ ጉዳዩ ከብሔር አውድ ፍፁም ነጻ እንዲኾን ኹሉም ባለድርሻ አካላት በቁርጠኝነት እንዲሠሩ ጠይቋል። ተማሪዎችና ወላጆች ጥያቄው መልስ እስኪያገኝ ተረጋግተው እንዲጠብቁም ጥሪ ማቅረባቸውን የአማራ ማስ ሚዲያ አመልክቷል።
ለ APA iu Antugun Swab ሙከራ ለሽያጭ እንደሚመኙ ማወቅዎ ለእርስዎ እንዲመችዎ በድረ-ገጹ ላይ በተመሳሳይ ርዕስ ላይ ጽሁፎችን አውጥተናል. እንደ ባለሙያ አምራች, ይህ ዜና ሊረዳዎት እንደሚችል ተስፋ እናደርጋለን. ስለ ምርቱ የበለጠ ለመማር ፍላጎት ካሎት እባክዎ እኛን በነጻነት ያግኙን. ታላ የፀጉር ፈጣን ፈተና: ስቴሮይድ -1 እ.ኤ.አ.ን ለማስመለስ Stovid-19 ህመምተኞች እንዲገመቱ የረጅም ጊዜ ሞት የመያዝ እድልን ሊቀንሱ ይችላሉ ታላ የፀጉር ፈጣን ፈተና: - experids Covide-19 ዎሪንግ ጁቪድ ቧንቧዎች የ \"ረዥም ጊዜ የጤንነት ጉዳት\" ከከባድ ኮርዮት - 19 , ለአንዳንድ ሕመምተኞች ጉልህ የሆነ አደጋ ነው. 2022-05-22 APA yg dikaksud ፈጣን ሙከራ: - \"ደፋርነት \" የኦሚኒሮን ዝቅተኛ, ዴልታ ወይም መመለሻ, እንዴት መጠበቅ, ክፍል 2 APA YG Dogkuduck ፈጣን የሙከራ ፈተና: - \"ዋና ተጫዋች \" የ \"ዋና ተጫዋች \" የ \"ዋና ተጫዋች \" \"ዋና ማጫወቻ \" \"ዋና ልዩ ብቅ አለ ኦክሮን እንዴት መሰባበር እንዳለበት ያሳያል.
የሎተሪ ሲኒዲኬትስ ፈንድን በማዋሃድ አብረው ሎተሪ የሚጫወቱ የፑንተሮች ቡድንን ይወክላል። የሎተሪ ሲኒዲኬትስ በዓለም አቀፍ ደረጃ ትልቅ ይግባኝ ይደሰታሉ፣ እንደሚታየው የሎተሪ ተጫዋቾች ብዛት በትብብር ትልቅ የጃኮት መጠን ለማደን የመረጡት። ፈረሰኞች የሎተሪ ሲኒዲኬትስን ለመቀላቀል ሊያስቡባቸው የሚገቡ ብዙ ምክንያቶች አሉ። ሆኖም ፣ አብዛኛዎቹ ምክንያቶች የሚተገበሩት እነሱ ከሆኑ ብቻ ነው። ታዋቂ የሎተሪ ሲኒዲኬትስ ይምረጡ. ምክንያቱም የሎተሪ ሲኒዲኬትስ አብዛኛውን ጊዜ ቁጥጥር ስለማይደረግ አጭበርባሪዎች መጥፎ ዓላማ የሌላቸው የሎተሪ ሲንዲዲኬትስ ለመፍጠር ቦታ ስለሚተው ነው። የመስመር ላይ ሎቶ ተጫዋቾች የሎተሪ ሲኒዲኬትስን በሚመርጡበት ጊዜ ከግምት ውስጥ ከሚገቡት ዋና ዋና ጉዳዮች ውስጥ አንዱ ስሙ ነው። ሲኒዲኬትስ ግልጽነትን እና አስተማማኝነትን በተመለከተ በነባር ተጠቃሚዎች በአዎንታዊ ግምገማዎች መደገፍ አለበት። ለረጅም ጊዜ ሲሰሩ የቆዩ እና ጥቂት ጊዜያት ያሸነፉ ሲንዲኬትስ አብዛኛውን ጊዜ ከአዲሶቹ ይልቅ ደህንነቱ የተጠበቀ አማራጮች ተደርገው ይወሰዳሉ። ፑንተሮች ጓደኞቻቸው፣ ባልደረቦቻቸው እና ቤተሰቦቻቸው መቀላቀል የሚችሉትን በመካከላቸው አዲስ ሲኒዲኬትስ ለመፍጠር መምረጥ ይችላሉ። ለዚያም የሎተሪ ሲኒዲኬትስን ውጤታማ በሆነ መንገድ ለማስኬድ ዕውቀት ያስፈልጋቸዋል። የሎተሪ ሲኒዲኬትስን ለመቀላቀል አንዳንድ ዋና ዋና ምክንያቶች ከዚህ በታች ተብራርተዋል። የማሸነፍ እድሎችን ለማሳደግ ብዙ ሎተሪዎችን የማሸነፍ ዕድሉ ብዙውን ጊዜ በጣም ዝቅተኛ ነው። ሆኖም የሎተሪ ሲኒዲኬትስን መቀላቀል የማሸነፍ እድሎችን ይጨምራል። የቡድኑ አባላት ቁጥር ብዙውን ጊዜ የማሸነፍ እድሎችን ያሳውቃል. ይህ የሆነበት ምክንያት ሀብቶችን በአንድ ላይ ማሰባሰብ አንድ ሲኒዲኬትስ ለተመሳሳይ ዕጣ ብዙ የሎተሪ ቲኬቶችን እንዲገዛ ስለሚያስችለው እና እያንዳንዱ ትኬት ልዩ የዕድል ቁጥሮች ስብስብ እንዳለው ያረጋግጣል። ብዙ ትኬቶች በተገዙ ቁጥር, ብዙ እድሎች ይሸፈናሉ, እና ስለዚህ የማሸነፍ ዕድሉ ከፍ ያለ ነው. ወጪዎችን ለመቀነስ የሎተሪ ሲኒዲኬትስ መቀላቀል ፈረሰኞች የመጫወቻ በጀታቸውን ሳይጨምሩ የማሸነፍ እድላቸውን እንዲጨምሩ ያስችላቸዋል። ምክንያቱም አብዛኛዎቹ ሎተሪዎች አሸናፊ ከሆኑ የሚሰጣቸውን አክሲዮኖች በመወከል ማንኛውንም በጀት ከተወሰነ ዝቅተኛ በላይ እንዲያወጡ ስለሚፈቅዱ ነው። ፑንተሮች ስለዚህ ምንም ይሁን ምን, ወይም አንዳንድ ጊዜ ያነሰ እንኳ ያላቸውን ለማሳለፍ መምረጥ ይችላሉ. በሌላ አነጋገር፣ ፑንተሮች የውርርዶቹን ወጪ ከሌሎች ሲኒዲኬትስ አባላት ጋር ይጋራሉ፣ ይህም ሲኒዲኬትስ መቀላቀልን የበለጠ ወጪ ቆጣቢ የሎተሪ አጨዋወት መንገድ ያደርገዋል። ቲኬቶችን በመግዛት ላይ ያሉትን ችግሮች ለማስወገድ ያለ ሎተሪ ሲኒዲኬትስ ፑቲተሮች የሎተሪ ቲኬቶችን በራሳቸው መግዛት እና እድለኛ ቁጥሮችን መምረጥ አለባቸው። ይህ አስተማማኝ ሆኖ በማግኘት በቲኬት አቅራቢ ላይ ወረፋ ሊፈጥር ይችላል። የመስመር ላይ ቲኬት ሻጮች, እና ለእያንዳንዱ የተገዛ ትኬት እድለኛ ቁጥሮች መምረጥ. ነገር ግን፣ ሲኒዲኬትስ መቀላቀል ጭንቀቱን ያስወግዳል ምክንያቱም ሲኒዲኬትስ የመምራት ኃላፊነት ያለባቸው ሰዎች የተገዙት ቲኬቶች ብዛት ምንም ይሁን ምን ሁሉንም የቲኬት ግዢ እና የቁጥር ምርጫ መስፈርቶችን ስለሚያሟሉ ነው። ፑንተሮችም ጉልህ የሆነ ድል ካገኙ ስለ ድሎች መሰብሰብ ሂደት መጨነቅ አያስፈልጋቸውም። ምርጥ ሎተሪዎችን ለመድረስ አንዳንድ የአለም ምርጥ ሎተሪዎች አብዛኛውን ጊዜ ተጫዋቾችን የሚፈቅዱት ከተወሰኑ አገሮች እና ክልሎች ብቻ ነው። ይህ ማለት ከሌሎች የአለም ክፍሎች የመጡ የሎቶ ተጫዋቾች ብዙ ሎተሪዎችን ለመጫወት ብቁ አይደሉም፣ አንዳንዶቹም ከፍተኛውን የጃፓን ክፍያ ወይም ምርጥ የማሸነፍ ዕድሎችን ይሰጣሉ። የፕሮፌሽናል ሎተሪ ሲኒዲኬትስን መቀላቀል ክፍተቱን ለመድፈን እና ተጫዋቾች በአለም ላይ ያለ ማንኛውም ሎቶ እንዲጫወቱ ያስችላል። ምክንያቱም እንደዚህ አይነት ሲኒዲኬትስ በተለምዶ በአብዛኛዎቹ የአለም ክፍሎች የሎተሪ ቲኬቶችን ህጋዊ ግዢ ለማመቻቸት የሲንዲክ አባላትን ሊወክሉ የሚችሉ ወኪሎች ስላሏቸው ነው። ማህበራዊ ጥቅሞችን ለማግኘት የሎተሪ ሲኒዲኬትስን መቀላቀል ማለት ሎተሪዎችን የመጫወት ፍቅር ያላቸውን ተመሳሳይ አስተሳሰብ ያላቸውን ሰዎች መቀላቀል ማለት ነው። ተጫዋቾቹ ስለዚህ እያንዳንዱ አባል የጨዋታ ስልቶችን ለማሻሻል አዳዲስ ሀሳቦችን ለሌሎች እንዲያካፍል በመፍቀድ ስለ ሎተሪ ርዕሰ ጉዳዮች እርስ በርስ መነጋገር ይችላሉ። ውጤቱን ሲጠብቁ፣ በሽንፈት ጊዜ ብስጭት እና የማሸነፍ ደስታቸውን ማካፈል ይችላሉ። የሎተሪ ሲኒዲኬትስ ማኅበራዊ ገጽታም መጫወት በቡድን ስለሚደረግ እና ቁጥጥር የሚደረግበት በመሆኑ ተቀጣሪዎች ከቁማር ሱስ እንዲቆጠቡ ይረዳል።
ኣባል ሊበራላዊ ሰልፊ ዝኾነት ሽወደናዊት ፖለቲከኛ ኦሳ ኒልሰን፡ መንግስቲ ሃገራ ልክዕ ከምቲ መንግስቲ ሆላንድ ፕሮፖጋንዳዊ ዘመተ ጉጅለ ህግደፍ ኣብ ምዕንቃጽ ዘርኣዮ ዕቱብ መርገጺ ክኽተል ተማሕጺና። ብ15 ነሓሰ ኣብ ሓንቲ ካብ ጋዜጣታት ሃገራ ኣብ ዘስፈረቶ ጽሑፍ፡ ሰብ ስልጣን ሽወደን ነቶም ብመሓዉራት ህግደፍ ኣብ ሃገራ ዝቕጽሉ ዘለዉ ዘይሕጋዊ ንጥፈታት ደዉ ንምባል ኣበርቲዖም ክሰርሑ እያ ጸዊዓ ዘላ። ሰብመዚ ክፍሊ ኢሚግሬሽን ሽወደን ነቶም ዑቕባ ሓቲቶም ክንሶም ምስ ጉጅለ ህግደፍ ዝደናገጹ ኤርትራዉያን፡ ሕቶ ዑቕባኦም ብቚዕ ከምዘይከዉን ኣብ ምርግጋጽ ብኣንክሮ ክሰርሑ ኣተሓሳሲባ ኣላ። ንሳ ወሲኻ፡ ኣብ ሽወደን ኮይኖም ዘይሕጋዊ ግብሪ ክልተ ካብ ሚእቲ ንህግደፍ ዝኸፍሉ ኤርትራዉያን ዉልቀሰባት ይዂኑ ማሕበራት ናይ ሒሳብ መዛግቦም ተመርሚሩ ዘድሊ ግብረመልሲ ኪረጋገጽ ብምጽዋዕ፡ ኣባላት ጸጥታ ሃገራ ኣብ ልዕሊ ኤርትራዉያን ስደተኛታት ብመሓዉራትን ወከልቲን ጉጅለ ህግደፍ ዝፍጸሙ በደላትን ምፍርራሃትን ብተገዳስነት ክርእይዎ ከምዝግባእ ኣዘኻኺራ ኣላ። ኣቐዲማ ነቲ ኣብ ከተማ ስቶክሆልም ዝተመደበ ፈስቲቫል ህግደፍ ዝዂንን ተሪር ጽሑፍ ዘስፈረት ኦሳ ኒልሶን፣ እቲ ፈስቲቫል ከምቲ ዝተሓስበሉ ኸይ-ቃናዕ ገለ ምስንኻላት ክፍጠር እዃ እንተተኻእለ፣ ኣብ መጻኢ መላኺ ስርዓት ህግደፍ ኣብ መሬት ሽወደን ፖሮፖጋንዳዊ ዘመትኡ ንምዕዋት ዘቃንዖ ፈስቲቫል ከይህሉ ኣበርቲዓ ክትሰርሕ ምዃና ኣብቲ ኣብ ምዝዛም ወርሒ ሓምለ ምስ ኤሪሳት ዝገበረቶ ቃለመሕትት ሓቢራ እያ። ህግደፍ ዝነኣሰ ተስፋ ደሞክራስያዊ ባይታ ረጊጡ ዘሎ መላኺ ጉጅለ ምዃኑ ኣብ’ቲ ቃለመሕትት ዘረድአት እታ ፖለቲከኛ፡ ኣብ ስደት ዝኸይድ ዘሎ ደሞክራስያዊ ቃልሲ ኤርትራዉያን ኣብ ምእላይ እዚ ጸቢብ ጉጅለ ክዕወት እንተኾይኑ፡ ኣብ ሞንጎ ፖለቲካዉያንን ሲቪካዉያንን ሓይልታት ኤርትራ ዘሎ ዘይምትእምማን ጸቢቡ ብሓባር ናይ ምስራሕ ባህሊ ኪሕይል ብምልባዉ፡ ብፍላይ ካብ ኤርትራ ተሰዲዶም ድሮ ሽወደናዊ ዜግነት ሒዞም ዘለዉ ኤርትራዉያን ኣብ ፖለቲካ ሽወደን ብንጥፈት ክሳተፉ ኣንተኺእሎም፡ ኣብ መበቆል ሃገሮም ዘሎ ምልኪ ንምእላይ ዝሓሸ ጽልዋ ክህልዎም ከምዝኽእል እያ መኺራ።
ምብጻሕ ሰብኣዊ ረድኤት ትግራይ ገለ ጽቡቕ ዜና ክርኣዮ ምጅማሩ ዝገለጸ ኣብ ኢትዮጵያ ቤትጽሕፈት ምውህሃድ ረድኤት ሕቡራት ሃገራት(ኦቻ)፡ እቲ ኩነታት ገና ዘይርጉእን ክትንበዮ ዘጸግምን ምዃኑ ጠቒሱ። ኣብ ቀረባ መዓልታት ብወተሃደራዊ ሓይልታት ዝተራእየ ምዕጻው መንገዲ፡ ኣብቶም ዝያዳ ተጠቃዕቲ ከባብታት ገጠር ረድኤት ንምብጻሕ ከምዘጸገመ ዝግልጽ ኦቻ፡ ኣብ ሰሜናዊ ምዕራብ፡ማእከላይ- ምብራቕ፡ ደቡባዊ ምብራቕን ደቡባዊ ዞባን ዕጥቃዊ ተጻብኦታት ምንባሩ`ውን ሓበረታ`ሎ ኢሉ። ካብ ዝሓለፈ ሰሙን ግንቦት 3- ካብ መንጎ ህጹጽ ረድኤት ክበጽሖም ዝተሓስበ 3 ሚልየን፡ 347 ሺሕ ጥራይ በጺሕዎም ዝበለ ኦቻ፡ ካብ መንጎ 5.2 ሚልየን ዝግመት ህዝቢ ትግራይ፡ 87 ሚእታዊት ናይ መግቢ ሓገዝ ዘድልዮ`ዩ ኢሉ። ካብ 27 መጋቢት ክሳብ 5 ግንቦት ድማ፡ መንግስቲ ኢትዮጵያ፡ ፕሮግራም መግቢ ዓለምን ካልኦት መሻርኽትን፡ ንልዕሊ 1.2 ሚልዮን ህዝቢ ትግራይ ናይ መግቢ ረድኤት ከምዝዓደሉ`ውን እቲ ቤት ጽሕፈት ምውህሃድ ረድኤት ሕቡራት ሃገራት ጠቒሱ`ሎ። ዕለታዊ ፈነወ ድምጺ ኣመሪካ 27/11/2022 ፈነወ ትግርኛ ሰንበት ድምጺ ኣሜሪካ ፈነወ ቛንቛ ትግርኛ ካብ ሶኑይ ክሳብ ሰንበት ይፍነው። ፈነወ ቛንቛ ትግርኛ ካብ ሶኑይ ክሳብ ዓርቢ ብዕለታዊ ዜና ይጅምር፥ እዋናዊ ጉዳያትን ሰሙናዊ መደባት'ውን የጠቓልል ።ቀዳምን ሰንበትን ኣብቲ ሰሙን ዝተፈነው መደባት ብምድጋም ፈነወ ቛንቛ ትግርኛ ይኻየድ።
ጣናን የወረረውን እንቦጭ አረም ለማስወገድ እንዲረዳ 27 ሜ ኪዩብ ባንዴ ማጨድ የሚችል ሁለት ትላልቅ ማጨጃ ማሽኖች እያንዳንዳቸው ከነሙሉ መለዋወጫቸው $172, 970 የአሜሪካን ዶላር በመክፍል በአጠቃላይ $342,940 ዶላር ወጭ በማድረግ ማዘዛችን የሚታወስ ነው:: በቅርቡም ከፋብሪካው መረከባችንን አሳውቀን ነበር:: የመጀመሪያው ማሽን ዛሬ በመርከብ ወደ ኢትዮጵያ ተልኳል:: በኮረና ቫይረስ ስርጭት ምክንያት የወደብ ስራው በመታወኩ March ላይ መላክ ከነበረበት ጊዜ መዘግየት ቢከሰትም ከኢትዮጲያ መርከቦች ድርጅት ጋር በጋራ በወሰድናቸው አድካሚ የመፍትሄ አማራጮች ተሳክቶ ዛሬ ተልኳል:: በተለይ ማሽኑ የተመረተበት ሃገር ካናዳ በቫይረሱ ስርጭት ምክንያት የቶሮንቶ ወደብ እንቅስቃሴን በመግታቷ ማሽኑ ወደብ ላይ ቁጭ ብሎ ከሚጠብቅ ሌሎች የወደብ አማራጮችን መፈለግ ነበረብን:: የኢትዮጵያ መርከቦች ድርጅት በአሜሪካ ካሉ ወደቦች ወደ ጂቡቲ ዕቃ የሚያጓጓዝ መርከብ በማፈላለግና ወጭውን በመሸፈን ትልቅ ድጋፍ አድርጎልናል:: ከዛም የቅርብ ቀን የጉዞ የጊዜ ሰሌዳ ያለው መርከብ ከባልቲሞር ወደብ በማግኘት እንዲጫን ተባብሮናል:: እኛም ማጨጃ ማሽኑን ከካናዳ ወደ ባልቲሞር ወደብ (Baltimore, MD) በማጓጓዝ ማሽኑ ቶሎ መርከብ ላይ ተጭኖ ወደ ኢትዮጵያ እንዲላክ አድርገናል:: ይህ ሁሉ ጭንቀታችን ማሽኑ ከክረምቱ ወቅት ቀድሞ ጣና ላይ ቢደርስ የዝናቡን ወቅት ተከትሎ የሚታየውን የእንቦጭ መስፋፋት በመግታት በኩል ትልቅ አስተዋጽኦ ሊያደርግ ይችላል በማለት ነው:: ማሽኑ ሰኔ ወር መጨረሻ አካባቢ ኢትዮጵያ ይደርሳል ተብሎ ይገመታል:: ይህ እንዲሆን ገንዘባቸውን ያዋጡ በውጭ የምትኖሩ ኢትዮጵያውያን የሃገር ሃብት የሆነውን ጣናን ለማዳን የሰራችሁትን አኩሪ የትብብር ስራ ታሪክ ሲያስታውሳችሁ ይኖራል:: በዋሽንግተን ዲሲ: በሜሪላንድ: ቨርጂኒያ: ዳላስ: ቺካጎና በእንግሊዝ ለንደን የምትኖሩ ኢትዮጵያውያን: የሃይማኖት ተቋማት: አንጋፋ አርቲስቶችና ሙዚቀኞች ስለመልካም ስራችሁ ከፍ ያለ ምስጋናችን ይድረሳችሁ! የማህበሩ አባላትም ጉልበታችሁን: እውቀታችሁን: ገንዘባችሁንና ጊዜያችሁን በነጻ በመስጠት ለሰራችሁት ስራ ምስጋና ይገባችኋል:: ስንተባበር እንዲህ ያማረ ስራ መስራት እንችላለን! ሁለተኛውን ማሽን ለመላክ ደሞ እንቅስቃሴያችንን በቅርቡ እንጀምራለን:: ጤና ለጣና ይስጥልን! ዓለማቀፉ ጣናን መልሶ ማቋቋም May 24, 2020 at 4:56 pm Admin Atlanta, Australia and New Zealand, California, Canada, Chicago, Dallas, DVM (DC, Maryland and Verginia), GIS Data, Israel, London, Media, Media and Public Relations, News Feed, Partners, Research and Publications, Research and Publications Share via:
ከሩሲያ ጋር ውጊያ ውስጥ ያስገባቸው ዋነኛ ጉዳይ ኔቶን የመቀላቀል ሃሳብ የነበረ ቢሆንም ፕሬዝዳንቱ ግን አሁን ተስፋ እየቆረጡ ይመስላል እየተባለ ነው። ኪቭም ኔቶን ላትቀላቀል እንደምትችል መገንዘብ አለባት ሲሉ መናገራቸው ተሰምቷል። የዩክሬኑ ፕሬዝዳንት፤ የሩሲያ ወታደሮች እጅ እንዲሰጡ ጠየቁ ዩክሬን የኔቶ አባል ለመሆን ያቀረበችው ጥያቄ ለሩሲያ ብሔራዊ ደህንነት ስጋት እንደሆነ በተደጋጋሚ ሲገለጽ ነበር። ሞስኮ እና ኪቭን ጦርነት ውስጥ እንዲገቡ መነሻ ምክንያት የሆናቸውም የዩክሬን ኔቶን የመቀላቀል ሃሳብ ነበር። ኔቶ ግን በሁለቱ ሀገራት ጦርነት ውስጥ እንደማይገባ በዋና ጸሐፊው ጀንስ ስቶልተንበርግ በኩል አስታውቋል። ኔቶ ግን በሁለቱ ሀገራት ጦርነት ውስጥ እንደማይገባ ማሳወቁን ተከትሎ የዩክሬኑ ፕሬዝዳንት ቮሎድሚር ዘለንስኪ ኔቶን “ደካማ ተቋም” ነው ሲሉ መተቸታቸው ይታወሳል። ፕሬዝዳንቱ ይህንን ያሉት ኔቶ የዩክሬንን ቀጠና ከበረራ ነጻ ማድረግ አስቸጋሪ መሆኑን ከገለጸ በኋላም ነበር፡፡ ዩክሬን የኔቶ አባል ሀገራት አለመሆኗን ያነሱት ፕሬዝዳንቱ “ድርጅቱን ለመቀላቀል በሩ ክፍት ነው ስንባል የቆየን ቢሆንም አሁን አባል መሆን እንደማንችል ሰምተናል” ብለዋል። የዩክሬን ፕሬዝዳንት “ብቻችንን አጋፍጠውናል” ሲሉ ምዕራባውያንን ወቀሱ አሁን ላይ የዩክሬን ሕዝብ ይህንን ሀቅ በመረዳት በራሱ ላይ እና እየረዱት ባሉት ወዳጆቹ ላይ እየተማመነ በመሆኑ ኩራት እንደሚሰማቸው ተናግረዋል። ዩክሬን እና ሩሲያ ወደ ጦርነት ካመሩ ዛሬ 21 ኛ ቀኑን የያዘ ሲሆን ጦርነቱን ተከትሎም እስካሁን ከ1 ነጥብ 7 ሚሊየን በላይ ዩክሬናውያን ሀገራቸውን ጥለው ተሰደዋል።
ይህን ጽሑፍ እንዳሰናዳ ገፊ-ምክንያት የሆነኝ በቅርቡ ያነበብኩትና በታሪክ ተመራማሪው እንግሊዛዊ IAN CAMP­BELL የተዘጋጀው“THE ADDIS ABABA MASSACRE – Italy’s National shame” የተሰኘው መጽሐፍ ነው። ፋሽስት ጣሊያን ኢትዮጵያን ወርራ አዲስ አበባን በያዘች ዘጠነኛው ወር፣ (ከየካቲት 12 ቀን 1929 ዓ.ም ጀምሮ) በነበሩት ተከታታይ ሦስት ቀናት በከተማይቱ ነዋሪዎች ላይ ያደረሰችውን እጅግ ዘግናኝና አሰቃቂ የጅምላ ጭፍጨፋ በጥልቀት ይተነትናል። በዚህ መጽፍ ላይ ከ84 ዐመት በፊት እንደተፈጸሙ የተዘረዘሩት የፋሺስት ወራሪ የጭካኔ ወንጀሎች፣ ዛሬ የሕወሓት የሽብር ቡድን ከሚፈጽማቸው ዘግናኝ ጭፍጨፋዎች ጋር እጅግ ተመሳሳይ እና በቀጥታ የተቀዱ መሆኑን ለመረዳት፣ መጽሐፉን ማንበብ ብቻ በቂ ነው። ጉዳዩን የአብዛኛዎቹ የሕወሓት መስራች እና ከፍተኛ አመራር አባቶች፣ በፋሺስቱ ወረራ ወቅት አገራቸውን ክደው ለጣሊያን ያደሩ ባንዳዎች ከነበሩበት ዐውድ አኳያ ስናየው ደግሞ፣ ተመሳስሎሹን የበለጠ ያጎላዋል። መነሻ በፋሺስት ጣሊያን ንጉሥ ስም “የኢትዮጵያ ገዥ (vice­roy)” ሆኖ የተሾመው ሩዶልፎ ግራዚያኒ፣ የአንድ ጣሊያናዊ ልዑል መወለድን አስመልክቶ የካቲት 12 ቀን 1929 ዓ.ም በአዲስ አበባው ገነተ ልዑል ቤተ-መንግሥት ንግግር እንደሚያደርግ እና ለከተማው ነዳያን ምፅዋት እንደሚሰጥ አስታወቀ። ይህን ተከትሎም፣ ወደ ሦስት ሺሕ የሚጠጉ ኢትዮጵያዊያን በቤተ-መንግሥቱ ቅጽር ተገኙ። በሌላ በኩል ደግሞ፣ በወቅቱ የዐደዋውን ድል ያስቀጠሉ አርበኞች በዱር-ገደሉ ከወራሪው ሠራዊት እና ካሰለፋቸው ባዳዎች ጋር እየተዋደቁ መሆኑ ይታወቃል። ይህ የነፃነት ትግል በአዲስ አበባ ውስጥም በኀቡዕ መካሄድ ከጀመረ ሰንብቷል። አብርሃ ደቦጭ እና ሞገስ አስግዶም የተባሉ ወጣቶችም የእንቅስቃሴው ምስጢራዊ አባል ናቸው። እነዚህ ጀግኖች አጋጣሚውን እንደዋዛ ማለፍ አልፈለጉም። እናም ከሕዝቡ ጋር ተቀላቅለው ገነተ ልዑል ቤተ-መንግሥት ተገኙ።
ጽባሕ ሰሉስ ዝካየድ መፋርቕ ምርጫ ኣመሪካ፡ ኣብ መንጎ ተቐናቐንቲ ሰልፍታት ደሞክራትን ሪፓብሊካንን ንሰነትን ተወከልቲ ህዝቢን መን ይቆጻጸር ከቢድ ውድድር’ዩ ዘሎ። ሰልፊ ሪፓብሊካን ድሮ ኣብ ምርጫ ናይ ምድንጋር ተርእዮ ከም ዘሎ ይጠርዑ ኣለዉ። ኣብ ማእከላት ምርጫ፡ ሰሉስ ንመወዳእታ ድምጺ ክወሃብ’ዩ። ዛጊት ሰልፊ ደሞክራት ብኣዝዩ ንእሽቶ መጠን ንኮንግረስ ይዕብልል ኣሎ። እቶም በበይኖም መመልከቲታት የርእዩዎ ከም ዘለዉ ግን ሰልፊ ፕረዚደንት ባይደን ኣብ ተወከልቲ ህዝቢ ገለ መናብር፡ ከምኡ’ውን ኣብ ሰነት ንገለ ክፍለ-ግዝኣታት ክስእነን ምዃኑ ይሕብሩ። ኣብዚ ዓመት ብጠቕላሊ ቤት ፍርዲ፡ ንመሰል ምንጻል ጥንሲ ኣመልኪቱ ዝተኻየደ ለውጢ፡ ምናልባት ንኣድመጽቲ ኣባላት ሰልፊ ደሞክራት ክደፍኦም’ዩ ዝብል ግምታት ኣሎ። ንሱ ሓደ ደፋኢ ምኽንያት ደኣ ይዅን እምበር፡ ካልእ ከም ዝቕባበ ቍጠባ ግን ንመንባብሮ ሓያሎ ዜጋታት ኣዝዩ ጸልዩ ኣሎ። ካብ ሰልፊ ደሞክራት ዝዀነ ኣባል ሰነት ኮርይ ቡከር ብዛዕባ’ዚ ከብርህ እንከሎ፤“ዋላ’ኳ ቍጠባና ኣብ መንቀራቕሮ እንተሎ፡ ህዝቢ ግን ሰልፊ ደሞክራት ንመሰል ሰራሕተኛታትን ማሕበራት ዝጣበቕ፡ ዋጋታት መድሃኒት ዘጕድልን ቀረብ ጥዕና ንዅሉ ብማዕረ ክባጻሕ ዝጽዕርን ምዃኑ ኣይርስዑን’ዮም። እዚ ሰልፊ ንሓያሎ መሰረታውያን ነገራት ከም ውሕስነት መሰል ናጽነት ጥንሲ ዝጣበቕ’ዩ። ስለዚ ቀሊል ምርጫ ኣይክኸውንን’ዩ። ዋላ’ኳ ምርጫ መፋርቕ ደኣ ይዅን እምበር፡ ንሰነት መን ይቆጻጸሮ’ውን ዝውስን’ዩ፡”ይብል። ገለ ኣባላት ሰልፊ ረፓብሊካን፡ ኣሰር ፕረዚደንት ነበር ዶናልድ ትራምፕ ብምስዓብ፡ ስርቂ ድምጺ ይርአ ከም ዘሎ ይምጕቱ ኣለዉ። ነቲ ድሮ ልሙድ ምስምስ እናዀነ ዝመጽእ ዘሎ ስርቂ ድምጺ ምርጫ ንምዕራይ ግን ገለ ኣካላት ኣብ ስራሕ ተዋፊሮም ኣለዉ። ብፕረዚደንት ነበር ጂሚ ካርተርን በዓልቲቤቶም ሮሳልይን ካርተርን ዝቖመ ማእከል ካርተር ሓደ ካብኣቶም’ዩ። ብሕልፊ እኳ ኣብታ ቀንዲ ኣከራኻሪት ዝዀነት ክፍለ-ሃገር ጆርጂያ እዚ ኣሃዱ’ዚ ወሳኒ’ዩ። ኣብ መንጎ ኣባል ሰልፊ ደሞክራት ዝዀነ ራፋኤል ዋርኖክን ናይ ቅድም ስፖርተኛን ናይ ሕጂ ንሰልፊ ረፓብሊካን ወኪሉ ዝወዳደር ዘሎ ሀርሸል ዎከርን ዘሎ ውድድር፡ ጠመተ ብዙሓት ስሒቡ’ዩ ዘሎ። ኣብ ማእከል ካርተር ዳይረክተር ደሞክራሲ ዝዀነ ዳቪድ ካሮል ንኣሶሴይትድ ፕረስ ብዛዕባ’ቲ ሰፊኑ ዘሎ ስእነት እምነት ከምዚ ኢሉ ነይሩ፤“ኣመሪካውያን ኣብ ምርጫ እምነት ከጥፍኡ ጀሚሮም ኣለዉ። ስለዚ ድማ ዘይሻራዊ ኣካል ነዚ ምርጫ ክዕዘቦ እንከሎ እምነት ኣብ ምስፋን ተራ ክህሉዎ ይኽእል። ከም ተዓዘብቲ ምርጫ ድማ ዝዓመቘ ርድኢት ክህሉን ኣብ ምርጫ እምነት ክህልውን ንሰርሕ ኣሎና።” ኣብ ካልእ ወገን ኣብ ክፍለ-ሃገር ፐንሲልቫኒያ፡ ኣብ መንጎ ናይ ደሞክራት ሰልፊ ጆን ፈተርማንን ብዶናልድ ትራምፕ ዝተደገፈ ዶክተር መሃመት ኦዝን እቲ ውድድር እናጸበብ’ዩ ዝመጽእ ዘሎ። እዚ’ውን ኣቓልቦ ብዙሓት ስሒቡ ዘሎ’ዩ። ፕረዚደንት ባይደን ኣብ ሳንዲያጎ ንጋዜጠኛታት ኣብ ዝሃቦዎ ቃል፡ ተስፋ ከም ዘለዎም ኣመልኪቶም ኣለዉ። ኣባላት ሰልፊ ረፓብሊካን ግን ናብ ዓወት ዝወስድ መገዲ ርጕጽ ምዃኑ ይኣምኑ። ኣመሓዳሪ ክፍለ-ሃገር ቨርጂንያ ዝዀኑ ግለን ያንግኪን፡ እቲ ምርጫ ንፕረዚደንት ባይደን ናይ መዘኻኸሪ ደውል ከም ዝዀኖም ይምጕቱ። እቶም ኣመሓዳሪ፡ ኣብዚ ክልተ ዓመት ህዝቢ ኣመሪካ ከቢድ ሽግር ከም ዝረኣየ ይዛረቡ። ተወካሎ ህዝቢን ሰነትን ሰልፊ ረፓብሊካን ምስ ተቖጻጸሩዎ እቲ ዝበሉዎ መብጽዓ ከተግብሩ ምዃኖም ድማ ንመደበር ቴለቪዥን ABC ቃል-ሂቦም። ጋዜጣ ዘ ኒው ዮርክ ታይምስ ከም ዝጸብጸቦ፡ ድሮ 32 ሚልዮን ህዝቢ ድምጾም ብደብዳበ ልኢኾም ኣለዉ። እቲ ብኣካል ድምጺ ምሃብ ከይተዛዘመ ግን ምቝጻር ኣይጅመርን’ዩ።
የዩናይትድ ስቴትስ ባለሥልጣናት ከፍተኛው ፍጥነት እየተስፋፋ ባለው የኦሚክሮን ቫይረስ ሳቢያ በመጭው ሳምንት አሜሪካውን የተዛባ ቀውስ ሊገጥማቸው ይችላል ሲሉ በድጋሚ አስጠነቀቁ፡፡ ባለሥልጣናቱ በሁለት ቀን የታየው ከፍተኛ ቁጥር ከእስከ ዛሬዎቹ የላቀ መሆኑን ገልጸው፣ ዩናይትድ ስቴትስ ውስጥ 18 ክፍለ ግዛቶች ከፍተኛውን የተጋላጭ ቁጥር ማስመዘገባቸውን አስታውቀዋል፡፡ ከእነዚህ መካከል ሜሪላንድ፣ ኦሃዮና ዋሽንግተን ዲሲ ከፍተኛ ቁጥር ያላቸውን ተጋላጮች ወደ ሆስፒታል እንዲገቡ በማድረግ ቀዳሚውን ስፍራ የሚይዙ መሆኑን በመግለጫው ተመልክቷል፡፡ በቅርቡ በወጣው የቴክሳስ ዩኒቨርስቲ ጥናት እኤአ ከጥር 18 እስከ የካቲት 3 ያለው ጊዜ ከፍተኛ ቁጥር ሊመዘገብበት የሚችል ጊዜ መሆኑን አመልክቷል፡፡ እስካሁን 62 ከመቶ የሚሆኑ አሜሪካውያን የሞደርና ወይም የፋይዘርን ክትባት አንዱን ወይ ሁለቱን የወሰዱ ቢሆንም፣ የማጠናከሪያውን ክትባት የወሰዱት አንድ ሦስተኛ አሜሪካውያን ብቻ መሆናቸው ተገልጿል፡፡
ኣብ ዙሪያ ኣመላልኣ ማይ ዓብይ ህዳሴ ግድብ ኢትዮጵያ ብዝምልከት ተቋሪፁ ዝነበረ ልዝብ ሰብ ሞያ ቴክኒክ ሰለስተ ሃገራት ዳግም ተጀሚሩ። ትኹረት ናይቲ ልዝብ ኣብ ስምምዕ ዘይተበፀሑ ነጥብታት ከምዝኸውን ተፈሊጡ ኣሎ። ወሃቢ ቃል ሚንስትሪ ጉዳያት ወፃኢ ኢትዮጵያ ኣምባሳደር ዲና ሙፍቲ ናይቶም ሰብ ሞያ ልዝብ ኣብ ኣመላልኣ ናይቲ ግድብ እዩ ኢሎም ኣለው።ትማሊ ዝጀመረ ልዝብ ሎምን ፅባሕን እውን ከምዝቕፅል ብምሕባር እቶም ክኢላታት ቅድሚ ሎሚ ኣብ ዘይተረዳድኡሎም ነጥብታት ብምትዃር ልዝቦም ዛዚሞም ኣብ መወዳእታ ናብ ሚንስተራት ክሓልፍ እዩ ኢሎም። ኣብቲ ልዝብ ኣሜሪካ ሓዊሱ ካልኦት ኣካላት እውን ብተዓዛቢነት ይሳተፉ ከምዘለውን ሓደ ሓደ ግዜ እቲ ናይ ምዕዛብ ጊደ እናተለጠጠ ናይ ምርድዳእን ናይ ምቅርራብን ክኸውን ከምዝኽእል እውን ኣምባሳደር ዲና ሓቢሮም ። ዕለታዊ ፈነወ ድምጺ ኣመሪካ 27/11/2022 ፈነወ ትግርኛ ሰንበት ድምጺ ኣሜሪካ ፈነወ ቛንቛ ትግርኛ ካብ ሶኑይ ክሳብ ሰንበት ይፍነው። ፈነወ ቛንቛ ትግርኛ ካብ ሶኑይ ክሳብ ዓርቢ ብዕለታዊ ዜና ይጅምር፥ እዋናዊ ጉዳያትን ሰሙናዊ መደባት'ውን የጠቓልል ።ቀዳምን ሰንበትን ኣብቲ ሰሙን ዝተፈነው መደባት ብምድጋም ፈነወ ቛንቛ ትግርኛ ይኻየድ።
እና በኩኩ ጎጆ ላይ ለመብረር ቀድሞውኑ ሁለት ገጸ -ባህሪዎች አሉ። በመጀመሪያ ፣ እኛ ስለ ራዕይ ፓትሪክ ማክሙርፊ ፣ ሁላችንም ስለ እስክሪፕት ሆስፒታሎች እና ስለ ነዋሪዎቻቸው የዚህን መሰረተ -ታሪክ ታሪክ ዋና ገጸ -ባህሪ በእብድ ትርጓሜው ውስጥ የታሪካዊውን ጃክ ኒኮልሰን ፊት አደረግንለት። በሁለተኛ ደረጃ እኛ አሁን ሲድኒን እናገኛለን ፣ አንዲት ሴት በእውነተኛ ገጸ -ባህሪ እና በዚህ ቅጽል ስም መካከል የተለያዩ አጥንቶችን ለመስበር ብቻ በሚያገለግል በረራ ላይ ዓለምን ለመልቀቅ ከወሰነችበት አስደንጋጭ ቅጽበት ለራስ ወዳድነት እብደት ታሪክ ታሪክ ያገለገለች ሴት ናት። . እውነቱ በኩክ ጎጆው ላይ የሚበርረው እንግዳ ዘይቤ ማንኛውንም የአእምሮ ድፍረትን ደረጃ ለመግለጽ ለእኔ በጣም ትክክለኛ መስሎ ይታየኛል። በጣም እብድ እና በተመሳሳይ ጊዜ እንዲሁ ምሳሌያዊ ነገር የለም። በሀሳቡ እንግዳነት ውስጥ አንድ ጽንሰ -ሀሳብ የፈለሰፈ ሰው የመነሻ አስማት ይኖራል። ያንን ከራስ መውጣቱን ለመግለፅ በኩኩ ጎጆ ላይ በመብረር ፣ የግለሰቡን ፈቃድ ወደ ትርጉም የለሽ የበረራ በረራ አቅጣጫ ያወጣል። እና እኔ ፣ እኔ እንደማለው ፣ ሲድኒ ለመብረር ሞከረች። በመርህ ደረጃ ፣ በኩኩ ጎጆ ላይ ሳይሆን ዓለምን ለመሰናበት ከሞከረበት ድልድይ ፣ ባዶ የሆነ ዓለም በግልጽ እንደሚታየው በረከቶች እና ዕድሎች የሞሉበት አማካይ ሰዎች ደስታን በሚቆጥሩት ላይ። በሲድኒ አጥንቶች ላይ የተከሰተው ታሪክ በአና ፣ በሐኪሞች ፣ በመድኃኒቶች እና በአከባቢ ማዕከላት መካከል ያለውን መተላለፊያን በፕሮጀክት ካከናወነችው ከአና ነው። እናም ያ ታሪክ በእይታዎች መደሰት በጀመረችበት በተመሳሳይ ጊዜ የማረፊያ ማሰሪያን በመፈለግ ሲድኒ ያንን የኩኩ ጎጆ ከላይ ከከበበቻቸው 37 ቀናት ውስጥ ያልፋል። ምክንያቱም አንዳንድ ጊዜ ያ ሰውነትን ማጉደል ፣ የእኛን ዕጣ ፈንታ የሚገነባው የፍቃድ ማጣት እንዲሁ እኛን ለሰው ልጆች እና አቅመ ቢሶች ፣ የተጋለጠ ግን ለዓመታት ግድግዳ ሳይነሳ በከፍተኛ ጥንካሬ እንደገና እንዲሰማን የሚያገለግል ነው። በአና እና በተለወጠችው ኢጎኒ ሲድኒ መካከል “ባለ ሁለት እጅ” በተፃፈው ማስታወሻ ደብተር ውስጥ አእምሮው ሊሆን የሚችል ተንሸራታች ውጣ ውረድ ታሪክ እናገኛለን። ነገር ግን ከሁሉም በላይ የሰው ልጅ በደግነት ስሜት ፣ በመከራ ጊዜ በሚዋሃዱት መካከል እንዴት እንደሚበልጥ እናያለን። እናም በአንድ ወቅት በኩኩ ጎጆ ላይ በሚበሩ ሁሉ ውስጥ ከመናፍስት የበለጠ የከፋ መከራ ከውስጥ ነቅቷል።
ሮሜ 8፡29-31 የሚከተለውን ይላል፣ ‘‘ልጁ በብዙ ወንድሞች መካከል በኵር ይሆን ዘንድ፥ አስቀድሞ ያወቃቸው የልጁን መልክ እንዲመስሉ አስቀድሞ ደግሞ ወስኖአልና፤ አስቀድሞም የወሰናቸውን እነዚህን ደግሞ ጠራቸው፤ የጠራቸውንም እነዚህን ደግሞ አጸደቃቸው፤ ያጸደቃቸውንም እነዚህን ደግሞ አከበራቸው። እንግዲህ ስለዚህ ነገር ምን እንላለን? እግዚአብሔር ከእኛ ጋር ከሆነ ማን ይቃወመናል?’’ ኤፌሶን 1፡5 እና 11 ደግሞ የሚከተለውን ያስነብበናል፣ ‘‘በበጎ ፈቃዱ እንደ ወደደ፥ በኢየሱስ ክርስቶስ ሥራ ለእርሱ ልጆች ልንሆን አስቀድሞ ወሰነን። … እንደ ፈቃዱ ምክር ሁሉን የሚሠራ እንደ እርሱ አሳብ፥ አስቀድመን የተወሰንን በክርስቶስ ደግሞ ርስትን ተቀበልን።’’ በርካታ ሰዎች ስለአስቀድሞ መወሰን አሉታዊ አስተያየት አላቸው። መጽሐፍ ቅዱሳዊ ፍቺው ካልሆነ በቀር አስቀድሞ መወሰን መጽሐፍ ቅዱሳዊ ሃሳብ መሆኑ ብዙ አከራካሪ አይደለም። አስቀድሞ መወሰን የሚለው ቃል proorizo ከሚለው የግሪክ ቃል የተወሰደ ሲሆን የቁም ትርጉሙም ‘ቀደም ብሎ መወሰን’ ማለት ነው። ይህ ቃል፣ እግዚአብሔር አስቀድሞ የተወሰኑ ነገሮች ባሉበት ሁኔታ እንዲሆኑ እንደወሰነ ያሳያል። ከላይ በቀረቡት ጥቅሶች መሰረት፣ እግዚአብሔር አስቀድሞ እንዲሆኑ የወሰናቸው ነገሮች ምንድን ናቸው? በ ሮሜ 8፡29-30 መሰረት፣ የተወሰኑ ሰዎች የልጁን መልክ እንዲመስሉ፣ እንዲጠሩ፣ እንዲፀድቁ፣ እና እንዲከብሩ እግዚአብሔር አስቀድሞ ወስኗል። እግዚአብሔር የተወሰኑ ሰዎች እንዲድኑ አስቀድሞ ወስኗል። በበርካታ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥቅሶች ውስጥ አማኞች በክርስቶስ እንደተመረጡ እናነባለን (ማቴዎስ 24፡22፣31፤ ማርቆስ 13፡20፣ 27፤ ሮሜ 8፡33፣ 9፡11፣ 11፡5-7፣ 28፤ ኤፌሶን 1፡11፤ ቆላሲያስ 3፡12፤ 1ተሰሎንቄ 1፡4፣ 1ጢሞቴዎስ 5፡21፤ 2ጢሞቴዎስ 2፡10፣ ቲቶ 1፡1፤ 1ጴጥሮስ 1፡1-2፣ 2፡9፤ 2ጴጥሮስ 1፡10)። አስቀድሞ መወሰን፣ እግዚአብሔር በሉአላዊነቱ የተወሰኑ ሰዎች እንዲድኑ መምረጡን የሚናገር መጽሐፍ ቅዱሳዊ ዶክትሪን ነው። በዚህ ዶክትሪን ላይ አስቀድሞ የሚነሳው መከራከሪያ፣ ‘ፍትሃዊ አይደለም’ የሚለው ነው። እግዚአብሔር የተወሰኑትን መርጦ ሌሎቹን እንዴት ይተዋል? እዚህ ላይ መዘንጋት የሌለብን ትልቅ ቁም ነገር ቢኖር ማናችንም ብንሆን የመዳን መብት የሌለን መሆኑን ነው። ማናችንም መዳንን እንደመብት ልንጠይቅ ሕጋዊ መሰረት የለንም። ምክንያቱም ሁላችን ሃጢአትን አድርገናል (ሮሜ 3፡23)፣ በዚህም ምክንያት የሚጠብቀን ዘላለማዊ ቅጣት ብቻ ነው (ሮሜ 6፡23)። እናም፣ ከፊላችንን አይደለም ሁላችንንም ወደ ገሃነም እሳት ቢሰደን እግዚአብሔር ፍጹም ፍታዊ ያደርገዋል። ፍትህ ተገቢውን ውሳኔ ማግኘት ማለት ነውና። ሆኖም ግን እግዚአብሔር የተወሰኑትን ለማዳን መረጠ። እግዚአብሔር በዚህ ምርጫ ውስጥ ባልተካተቱት ሰዎች ምክንያት ኢፍታዊ አይሆንም። ምክንያቱም ያሉበት ቦታ የሚገባቸው ነውና። እግዚአብሔር የተወሰኑትን ለማዳና ያደረገው ሉአላዊ ምርጫ በተቀሩት ላይ ያለውን ኢፍታዊነት አያሳይም። ማንም ሰው ከእግዚአብሔር አንዳች መልካም ነገር የማግኘት መብት የለውም። አንዳች ባለማግኘቱም በእግዚአብሔር ላይ ቅሬታ ማሰማት አይችልም። አንድ ሰው ከ20 ሰዎች መካከል መርጦ ለ5ቱ ብቻ ገንዘብ ቢሰጥ፣ የተቀሩት 15ቱ ይበሳጩ ይሆን? ሊበሳጩ ይችሉ ይሆናል። ለመበሳጨት ሕጋዊ መብት ይኖራቸው ይሆን? ፈጽሞ። ለምን? ለጋሹ የማናቸውም እዳ የለበትምና። ሰውየው ያደረገው አንድ ነገር ቢኖር ለተወሰኑቱ ሰዎች ለጋስ ለመሆን መወሰኑ ነው። እግዚአብሔር የሚድኑትን የሚመርጥ ከሆነ፣ በገዛ ፈቃዳችን መርጠን በክርስቶስ ለማመን የምንወስነውን ውሳኔ ከንቱ አያደርገውምን? መጽሐፍ ቅዱስ ምርጫ እንዳለን ይናገራል – በክርስቶስ የሚያምን ሁሉ ይድናል (ዮሐንስ 3፡16፤ ሮሜ 10፡9-10)። መጽሐፍ ቅዱስ እግዚአብሔር በእርሱ የሚያምኑትን እና ፈቃዱን የሚሹትን ሰዎች እንደሚጥላቸው አይናገርም (ዘዳግም 4፡29)። በእነዚህ ሁለት ሃሳቦች መካከል አንድ የምናስተውለው መለኮታዊ አሰራር አለ። ይህም የእግዚአብሔር አስቀድሞ አማኙን የመሳብ ስራ (ዮሐንስ 6፡44) ግለሰቡ አምኖ ለመዳን ከሚያደርገው የግል ውሳኔ ጋር (ሮሜ 1፡16) መለኮታዊ አብሮነት እንዳላቸው። እግዚአብሔር የሚድኑትን አስቀድሞ ወስኗል የሚለውና ለመዳን ክርስቶስን መምረጥ ይኖርብናል የሚሉት ሁለቱም ሃሳቦች ውሁድ እውነታዎች ናቸው። ‘‘የእግዚአብሔር ባለ ጠግነትና ጥበብ እውቀቱም እንዴት ጥልቅ ነው፤ ፍርዱ እንዴት የማይመረመር ነው፥ ለመንገዱም ፍለጋ የለውም’’ (ሮሜ 11፡33)። አስቀድሞ መወሰንና መመረጥ፣ አስቀድሞ ከመታወቅ ጋር ያላቸው ዝምድና ምነድን ነው? እግዚአብሔር ሁሉን አስቀድሞ በማወቁ፣ አስቀድሞ የወሰናቸውን እና የመረጣቸውን ሰዎች በዚህ እውቀቱ ላይ ተመስርቶ መምረጥ ይችል ነበር። ነገር ግን የአስቀድሞ ውሳኔውም ሆነ ምርጫው ስለእነዚህ ሰዎች ባለው የአስቀድሞ እውቀቱ ላይ የተመሰረተ አይደለም። በቀላል ቁጥር የማይገመቱ ክርስቲያኖች በዚህ መንገድ ያምናሉ፤ አመለካከቱም የአርሜናውያን አስቀድሞ ውሳኔ አመለካከት በመባል ይታወቃል። የዚህ አመለካከት ችግር መጽሐፍ ቅዱስ ስለ አስቀድሞ መወሰን፣ መመረጥ እና አስቀድሞ መታወቅ ከሚናገረው ጋር አብሮ የማይሄድ መሆኑ ነው። እግዚአብሔር ይህን ምርጫ ያደረገው ስለ መረጣቸው ሰዎች መጪ ዘመን አስቀድሞ በማወቁ ላይ ተመስርቶ አለመሆኑን ለመገንዘብ፣ እግዚአብሔር የተወሰኑ ሰዎችን ለድነት የመረጠበትን ወይም የወሰነበትን መጽሐፍ ቅዱሳዊ ምክንያት መገንዘብ ይኖርብናል። ኤፌሶን 1፡5 እንዲህ ይላል፣ ‘‘በበጎ ፈቃዱ እንደ ወደደ፥ በኢየሱስ ክርስቶስ ሥራ ለእርሱ ልጆች ልንሆን አስቀድሞ ወሰነን።’’ በዚህ ጥቅስ መሰረት፣ እግዚአብሔር እኛን አስቀድሞ የወሰነበት ምክንያት እኛ የሰራነው ወይም የምንሰራው ስራ ሳይሆን በጎ ፈቃዱና የገዛ ደስታው ነው። ሮሜ 9፡15-16 ደግሞ እንዲህ ይላል፣ ‘‘ለሙሴ፡- የምምረውን ሁሉ እምረዋለሁ ለምራራለትም ሁሉ እራራለታለሁ ይላልና። እንግዲህ ምሕረት ለወደደ ወይም ለሮጠ አይደለም፥ ከሚምር ከእግዚአብሔር ነው እንጂ።’’ አዲሱ መደበኛ ትርጉም እንዲህ ይላል፣ ‘‘ለሙሴ፣ የምምረውን እምረዋለው፣ ለምራራለትም እራራለታለው ይላልና። እንግዲህ ይህ ከሰው ፍላጎት ወይም ጥረት ሳይሆን፣ ከእግዚአብሔር ምህረት የተነሳ ነው።’’ ስለያዕቆብና ኤሳው በሮሜ 9፡11 ‘‘ልጆቹ ገና ሳይወለዱ፥ በጎ ወይም ክፉ ምንም ሳያደርጉ፥ ከጠሪው እንጂ ከሥራ ሳይሆን በምርጫ የሚሆን የእግዚአብሔር አሳብ ይጸና ዘንድ፥ …’’ የሚል ተጽፎ እናነባለን። በኤፌሶን 1፡11 ላይ ደግሞ፣ ‘‘እንደ ፈቃዱ ምክር ሁሉን የሚሠራ እንደ እርሱ አሳብ፥ አስቀድመን የተወሰንን በክርስቶስ ደግሞ ርስትን ተቀበልን።’’ በእነዚህና በሌሎች በርካታ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥቅሶች ላይ የምናነበው ነገር፣ አስቀድሞ መወሰን ወይም መመረጥ እኛ ባደረግነው ወይም ወደፊት በምናደርገው ተግባር ላይ የተመሰረተ አለመሆኑን ነው። እግዚአብሔር ሕዝቦችን ከነገድ እና ከቋንቋ ለመንግስቱ የመረጠው በገዛ ሉአላዊ ፈቃድ ላይ ተመስርቶ ነው። እግዚአብሔር እነዚህን ሕዝቦች ከነገድ እና ከቋንቋ ለመንግስቱ የመረጠው ገና አለም ሳይፈጠር በፊት (ኤፌሶን 1፡4)፣ በገዛ ሉአላዊ ፈቃዱ ላይ ተመስርቶ እንጂ የወደፊቱን ስለሚያውቅ፣ ወደፊት በሚያደርጉት ተግባር ላይ ተመስርቶ አይደለም። ሮሜ 8፡29 ‘‘አስቀድሞ ያወቃቸውን … አስቀድሞ ደግሞ ወስኖአልና፤’’ ይል የለምን? ይህ ማለት አስቀድሞ መወሰን በእግዚአብሔር አስቀድሞ ማወቅ ላይ የተመሰረተ እንደሆነ አያሳይምን? መልሱ፣ አዎ አስቀድሞ መወሰን በእግዚአብሔር አስቀድሞ ማወቅ ላይ የተመሰረተ ነው። ችግሩ አስቀድሞ ስለማወቅ የምነሰጠው ትርጉም የተዛባ መሆኑ ነው። የእግዚአብሔር አስቀድሞ መወሰን፣ እግዚአብሔር አስቀድሞ በማወቅ ችሎታው ላይ የተመሰረተ ነው የሚለው ሃሳብ፣ እግዚአብሔር ሊያድናቸው የወሰናቸውን ሰዎች የመረጠው መፃኢ ጊዜያቸውን ካየ በሁዋላ እና ማን ወንጌልን እንደሚቀበል እና እንደማይቀበል ጋረጋገጠ በሁዋላ ነው ወደሚል ትርጉም የሚወስደን ከሆነ ከላይ ካየናቸው የእግዚአብሔር የምራጭ ምክንያቶች ጋር እንቃረናለን። ስለሚድኑ ሰዎች የዮሐንስ ወንጌል 10፡26 የሚለውን እንይ። ኢየሱስ ስለ ሚቃወሙት ሰዎች ሲናገር እንዲህ አለ፣ ‘‘ከበጎቼ ስላልሆናችሁ አታምኑም’’። በዚህ ጥቅስ መሰረት ሰዎች የሚያምኑት የእግዚአብሔር በግ ስለሆኑ ነው። እግዚአብሔር እነዚህን ሰዎች ለድነት የመረጣቸው አንድ ቀን በሚያደርጉት የማመን ውሳኔ ምክንያት ሳይሆን ገና ሳይፈጠሩ በክርስቶስ የራሱ ልጆች እንዲሆኑ አስቀድሞ ስለመረጣቸው ነው። አንዱ አምኖ ሌላው የማያምንበት ምክንያት አንደኛው በእግዚአብሔር አስቀድሞ ልጁ እንዲሆን ስለተመረጠ እና ሌላው ደግሞ ስላልተመረጠ ነው።
አጭር ማጠቃለያ: የሲቪል ዲዛይነር (ሞዴል) የዓይነ-ምሕንድተር (ሞዴል) ሲምፖውሪ (12) በ 16 ሚ.ቢ. ከባድ በሆኑ ሁኔታዎች, የመነሻው ልዩነት 7 ሚሜ ነበር. ጠረጴዛው እንደተንቀሳቀሰ ታይቷልበመቁረጥ ሂደት ውስጥ በጣም በከባድ ሁኔታ. የመሬት መንሸራተቻ ክስተትን በመተንተን ምክንያት የጭንቀ መወጣት ያነሰ ነበር. የወገብ እና የእግር ጉዞውን እንደገና በመሰየም የሙከራው ውጤት የእቅዱ ማሻሻያ ዕቅድ መሆኑን ያሳያልምክንያታዊ, የመሳሪያው ብረታ (ብረታ) ትክክለኛ ቅርፅን እና የሲጋራ ማሽንን በብሔራዊ ደረጃ I ደረጃ ልክነት ይጠቀማል. የተጠቃሚ ፍላጅ ተሟልቷል. የ QC12Y-16 × 4000 ሃይድሮሊክ ስዋይን ጥይሬን ማሽነሪ ማእከል ዋናው ጥራቱ በቆርቆሮው ላይ በሚሰነጥረው ጊዜ መፈናቀልን ያመለክታል. በሁለቱም ጫፎች ላይ ያለው የጣሪያው ከፍተኛው ፈሳሽ ከ 7 ሚሊ ሜትር በላይ ነው,ጥቅም ላይ ሊውል አይችልም, ለተጠቃሚው ከፍተኛ ወጪን ያስከትላል. ደራሲው በማቆርቆሉ ሂደት ውስጥ ያለውን ቁስ አካል ያጠናዋል, በመጨረሻም ችግሩን ይፈታል. 1. የ QC12Y-16 × 4000 ሃይድሮሊክ ሽክርሽም ጥቁር ማሽን ይህ ማሽን በአብዛኛው ክፈፍ, ተፅዕኖ ያለው መሳሪያ, የአጫጭር ክፍተት መለዋወጫ መሳሪያ, የመሳሪያ መያዣ, የሃይድሮሊክ ስርዓት እና እነዚህን የመሳሰሉትን ያቀፈ ነው. የማሳያው ማዋቀሪያው ጥንቅር በፎልደር 1 ውስጥ ይታያል. 1.1 ፍሬም ክፈፉ ክፍል የተጣመረ ውስጣዊ መዋቅርን ይጠቀማል እናም ጥሩ ጥንካሬ አለው. በዋናነት የግራ እና የቀኝ ዓምዶች (ግድግዳዎች), የፊት ግድግዳዎች, የስራ መድረኮች, የነዳጅ ታንኮች እና የመሳሰሉትን ያካትታል. 1.2 የመጫን ዘዴ የፕሬስ ማተሚያው በማቀፊያ ጫፉ ከታች ጫፍ ጫፍ ጫፍ ጋር የተያያዘ ነው. ግፊት ከውጭ እንዲወጣ ከተደረገ በኋላ የግፊት ግፊት ወደ ታች የብረት ሳጥኑ ይጫናል. መስኮቱ ከተጠናቀቀ በኋላየኃይል ኃይል ተነስቶ በፀደይ ኃይል እንደገና ይጀምራል. 1.3 የማሾያው ክፍተት ማስተካከያ የላይኛው እና የታችኛው የማረፊያ ክፍተት ማስተካከያ የሚከናወነው ክፍተቱን የሚያሽከረክሩትን እጆች በማንቀሳቀስ ነው, በዛፍ ላይ የሚገኙት ሁለቱ አንጓዎች (ጌጣጌጦች) ላይ የሚገጠሙትን,ተራ ለመቆንጠፍ የሚደገፍ. 1.4 የመሳሪያ መያዣ የመሳሪያው መያዣ የተጠናከረ የተጣራ ውህደት የተገነባው የህንጻ ውበት ያለው እና ከፍተኛ የሽመና መቋቋም እና ጥሩ ጥንካሬ ያለው ነው. ከመሳሪያው ሁለት ጫፎች እስከ ክፈፉ ጋር የተያያዘ ሲሆን በውስጣዊ አጥር በሲድ ሲሊንደር እናወደ ሲሊንደር ተመለስ. የሚሠራው ሲሊንደር በግራ እና በቀኝ ቋሚዎች ላይ የተገጠሙ ሁለት የሲሊንደሪ ሲሊንደሮች ሲሆን, በተመሳሳይ ጊዜ የመሳሪያው መያዣውን ለመመለስ ሁለት ባትሪዎች. በሚሰሩበት ጊዜ የሂደቱ ግፊትየመሳሪያውን መቀመጫ ወደ ታች በመጨመር የሲሊንደውን ጠመዝማዛ ወደታች ያንቀሳቅሳል, እና በሳርኖቹ ላይ የናይትሮጅንን ጨብጠው ይጭናል. በሃይድሮክ ሲስተም (ሲስተም) ሲወርድ እና ሲሊንደር ውስጥ የናይትሮጂን መስፋፋት (መንቀጥቀጥ) ያስከትላልየመሣሪያው መያዣውን ለመመለስ. የመሳሪያው አቀማመጥ የማጠፍለቁን ሥራ ለማጠናቀቅ በመግቢያው ዘንግ ላይ የሚያተኩር የሶስት የመንቀሳቀሻ እንቅስቃሴ ያከናውናል. 1.5 የሃይድሮሊክ ስርዓቱ እንዴት እንደሚሰራ የዚህ ማሽን የሃይድሮሊክ ስርዓት ተስተካካይ ቫልቭ, ባለ ሁለት አቅጣጫ ካርታሪ ቫልቭ እና የተቀናጀ ማጠራቀሚያ የተዋቀረ ነው. የመሳሪያው ተሸካሚ ዝቅተኛ መቁረጥ ተከናውኗል, የታችኛው ዝቅተኛ ገደብ ይደርስበታል, እናመካከለኛ መቆሚያ እና መሮጥ, መሮጥ, በአንድ እና በተከታታይ ድርጊቶች በማንኛውም መልኩ ሊከናወን ይችላል. የሃይድሮሊክ ስርዓት ንድፍ ምስል 2 ላይ ይገኛል. የሃይድሮሊክ ስርዓት በአብዛኛው የሚከተሉት ተግባራት አሉት: (1) የነዳጅ ቧንቧ ይጀምራል. ሁሉም የኤሌክትሪክ ማመንጫዎች ኃይል አይፈጥሩም. በተገላቢጭ ቫል 14 በኩል ባለው የነዳጅ ማጠራቀሚያ ጋራዥ ውስጥ ያለው የመቆጣጠሪያ ዘይት በ 12 የውኃ መቆጣጠሪያ ቧንቧ 12 ውስጥ ይገኛል.በነዳጅ ማፍሰሻው በኩል ወደ ነዳጅ ማጠራቀሚያ ታሽጎ 12 ን, የነዳጅ ፓምፕ እና ሞተሩ ይለካሉ. ምንም የመጫን ተግባር የለም. (2) መጫን እና ማጓጓዝ. ኤ ቪ 1 ኤሌክትሮማግኔቱ ኃይል ይይዛል, ቀሪዎቹ ኤሌክትሮማግኝቶች ግን አልተገፉም. ባለ ሁለት አቅጣጫ የጭነት ማስገቢያ አስገባ 12 የመክፈቻ ግፊቶች የሚለካው በመጥፋቱ ቫልቭ ማስተካከያ ግፊት ነውየቁጥጥር ቁጥጥር 13 (22 MPa). ከመጀመሪያው ዘይት ቧንቧው የሚወጣው ግፊት ወደ መጭመቂያው ጫፍ ይሄዳል እናም ወደታች ወደ ታች ይወርዳል. የጋዝ ቁሳቁሶችን መጫን, የስርዓት ግፊት ቀስ በቀስ ይነሳል. ግፊቱ ወደ 5-6 MPa የሚደርስ ሲሆን, ሁለቱ አቅጣጫዎችአቅጣጫ ማስገባት 9 ክፍት ሲሆን የሂሳብ ዘይቡ ደግሞ በሁለት አቅጣጫ በኩል ያለው የሲሊንደር የሲሊንደር ውስጥ ወደ ውስጥ ይቀይራል. በዚሁ ጊዜ በጀርባው ውስጥ ያለው ናይትሮጅን ጨርቅ ይጫናልእና የአየር ግፊት ይጨምራል. (3) መመለስ. የመሳሪያው ተሸካሚ ወደ ታች የሞተ ማእከል ሲወርድ, ዝቅተኛ ገደብ ማብሪያው ይሠራል, በተመሳሳይ ጊዜ, የተቆራረጠው ኤሌክትሪክ YV2 ይሠራል, YV1 ይበረከታል, እና ባለ ሁለት አቅጣጫ አቅጣጫ ጭንቅላቱ 4የሴንት ክሬም የሙከራ መቆጣጠሪያ ዘይት ከኤንቪ 2 ኤሌክትሮ ማግኔት በኩል ከነዳጅ ማጠራቀሚያ ጋር ተያይዟል. ባለ ሁለት አቅጣጫ የአየር ማቀዝቀዣ የጭነት መቆጣጠሪያ 4 ክፍት ይከፈታል, የሃይድሮሊክ ሲሊንደር ዘይት ወደ ነዳጅ ማጠራቀሚያ በሃይል መንገድ ተቆልፎ 4,በሁለቱም መንገድ ባለው የጭረት ማስገቢያ 12 ቅዝቃዜ ወደ ዘይት ማጠራቀሚያ (ሪት) ታክሎ ወደ ሚገኘው ዘይት ወደ ሚገባው እቃ መጫኛ እግር ይመለሳል, የፀጉር እግር በፀደይ እንደገና ይጀምራል, እናም በሲሊን ውስጥ ያለው የናይትሮጂን ጋዝ ይስፋፋል. የመሳሪያውን መቀመጫ ወደ ከፍተኛ የሞተ ማዕከል ይመለሱ,የነዳጅ መቅመጫው ተጠናቅቋል, እናም የነዳጅ ፓምፕ ይጫናል. (4) ቆመ. የመሳሪያው ተሸካሚው ወደላይ ወደታች ወይንም ወደታች በሚቀይር ሂደት ውስጥ ቢቀየር የኤሌክትሪክ መርገጫዎች የኤሌክትሮማግኔቲክ ማሞቂያዎች እስካልተፈቀደላቸው ድረስ ኤሌክትሮ ሜጋኖቹ በሚታየው ቦታ ላይ ይገኛሉ.እግር ይመለሳል, ዋናው ሲሊንደም አይገባም እንዲሁም ዘይትን አይመለስም ስለዚህ የመሳሪያው መያዣው አስተማማኝ ነው. በማንኛውም ቦታ አቁም. (5) ግማሽ መንገድ ተመለሰ. YV2 ሲበራ እና YV1 በጠባቂው ሂደት ላይ ሲጠፋ የመሳሪያው የመመለሻ ክንውኖቹ በመሃሉ ላይ የመሳሪያውን መያዣ መመለሱን ለማረጋገጥ ይደጋገማል. 2. የቁሳቁስ ውድቀት ክስተትን መቁረጥ የ QC12Y-16 × 4000 የሃይፒሪሊቲ ፔንዱለም መቁረጫ ማሽኑ ሉህን እንዲቆርጠው ሲደረግ, የሠሩት የቅርፊቱ መጠን በመሰረቱ ትክክለኛ ነው. የሽቦ መለኪያው ርዝመት ሲጨምር, የሉቱ ወረቀቱ እስከመጨረሻው እንዲፈናቀል እና እንዲስፋፋ ይደረጋልመቁረጥ. የዚህ ሉል መጨረሻ ማቋረጫ ትልቁ ነው. የመሬት መንሸራቱ እጅግ በጣም የከፋ ከሆነ, በሉጥኑ ጫፍ መካከል ያለው ልዩነት 7 ሚሜ ሲሆን, ይህም የሳጥኑ ቁሳቁር ግልጽ አፈፃፀም እንዳለው ያሳያልበቆዳው ሂደት ውስጥ. ከላይ የተጠቀሰው መሰረትም ምክንያቱ የጋዜጣው ግፊት ጫፉ ላይ በደረጃው በላይኛው እና ታችኛው ክፍል ላይ የሚፈጠረውን የግራፊክ ማብቃት ኃይል ከላይ ከላሉት የጭን ሽፋኑ ወደ ፊትወረቀት በሚሰራበት ወቅት. በጋዜጣው እግር ላይ የሚፈጠረው ኃይለኛ እጥረት በቂ ያልሆነው ምክንያት-(1) የጭስ አጫሪ እግር ዲያሜትር ትንሽ ነው. በዚህ ጊዜ የጋዜጣው እግር እና አሻራ ጫናሲሊንደር አንድ አይነት ነው, እና የመነጨው ግፊት የመሳሪያው ተሸካሚ በሚወልበት ጊዜ የሚፈጠረውን አግድ-ግፊት ማሸነፍ አይችልም. (2) የጭስ መጫኛ እግር ላይ የሚጫን ግፊት የለም. በማቆርቆሉ ሂደት ውስጥ, የነዳጅ ቁጥሩ ይከሰታል,እና ትክክለኛው ግፊት ከማነጣጠር ግፊቱ ያነሰ ሲሆን ይህም በቆዳው ሂደቱ ውስጥ የክብሩን መፈናቀልን ያስከትላል ይህም ማለት የሃይሪሊክ ስርዓት መርህ በቂ አይደለም. 3. የሸፍጥ ቁሳቁሶች ቅኝት ቁሳቁሱን ለማጓጓዝ ምክንያቱን ለማወቅ በቦታው 1,2 እና ሚዩ ሜትር ሚሊ ሜትር ሚሊ ሜትር የኪስ ቦርሳ የተሸፈነበት ቦታ ላይ የሻይ ቆዳ ይደረግ ነበር. . ውሂቡ ይለካ ነበርከተቆረጠ በኋላ, በሁለቱም ጫፍ ላይ ያለው የመፈናቀሪያ ስህተት 1.5 ሚሊ ሜትር እና የቆሸሸ ጥራት ጥንካሬ አልነበረውም. በቦርዱ ቦርድ ምርመራ አማካኝነት ማሽኑ የሂደቱን ቁሳቁሶች መያዙን ያረጋግጣል, ስህተቱምበአንጻራዊነት ትልቅ, መሰረታዊ የሆነ መፍትሄ የሚሻ ነው. 3.1 የሂደቱን አሠራር ማሻሻል በዲዛይን ጊዜ ተገቢ የሆነ ተግባራዊ ኃይል መወሰን ያስፈልጋል. ወሳኙ ኃይሉ በቂ ካልሆነ በቆዳው ሂደት በተለይም በቆዳው መጨረሻ ላይ የተሸፈነው ንብረቱ ይወገዳል.የጫፍ መጠን ግራፊክ. ተከላው አሠራር 16 ጫማዎች አሉት. የሃይድሮሊክ ቆጣቢው እግር አፅንኦት ማሟላት ያለበት ሀሳብ ነው: ለ ርቢ የብረት ሳጥኑ ርዝመት, ቢ = 4000 ሚሜ. ጠቅላላ ድምር ኃይል የእያንዳንዱ እግር ማራጊያ ኃይሎች ድምር ነው. የሃይድሮሊክ ስርዓት በ 22 ፓ.ካ. ሲመዘገብ አጠቃላይ ጠቅላላ ሀይል ሊሰላ: π = 3.14; d እግር ቧንቧ የሲሊንደ ዲያሜትር, d = 40 ሚሜ; P የእሴት ግፊት ያለው የሃይድሮሊክ ስርዓት, p = 22 MPa ነው. ከዚህ በታች ያለውን ቀመር ይተካዋል. የእጅ ማሽኑ ማብቂያው የሲሊንደሮች የሲሊንደሮች ጥንካሬ በሲሚንቶው ደረጃ ላይ ነው. የሃይድሮሊክ ስርዓት በ 22 MPa ደረጃ ሲሰነጠቅ አጠቃላይ የመስመሪያ ሃይል ሊሰላ ይችላል. π = 3.14; D የቅርፊቱ የሲሊንደር ቅርጽ, D = 160 ሚሜ; P የእሴት ግፊት ያለው የሃይድሮሊክ ስርዓት, p = 22 MPa ነው. ከዚህ በታች ያለውን ቀመር ይተካዋል. እኩልታን (5) ወደ ቀመር (1) መቀየር የቀመርው (3) ውጤት የቀመር (6) አሰራር ቅልጥፍቱ እጅግ ሰፊ ነው, ይህም የሚያስተላልፈው የማሽን ማሽን በሚሰራበት ጊዜ የፊት መጋለጥ (የማይቋረጥ) ውጤት መኖሩን ያመለክታል.ኃይል ጉድለት አለው. የኃይል ማመንጫውን እንደገና ይፈትሹ, የሲሚንዱን ዲያሜትር ዳግመኛ ይለኩ እና የ "ቺሊን ዲያሜትር" ያሰሉ, እና ለጉልበት ኃይል እጥረት የተሰራውን የሲሊነር ዲያሜትር ይጨምሩ. ክፈፉ ተሠርቶ ከተጠናቀቀ በኋላ ነውአስፈላጊውን ክልል በሚፈለገው ቦታ ውስጥ ያለውን ቅርጽ መቦርግራዊነት ለመለየት እና ጥሬውን በሚጨርሱበት ጊዜ ሉህ ለመጫን አስፈላጊ ነው. በመጨረሻም የሲሊነር ዲያሜትር ከ 40 ሚሜ እስከ 50 ሚሊ ሜትር ከፍ እንዲል ተደረገ. የማጠቃለያ ውጤት በግልጽ የተቀመጠ ነው, ዕቅዱ ምክንያታዊ ነው, እና ሁሉም የአስቸኳይ ስልኩ እግር ጫማ ተተክቷል. 3.2 የሃይድሮሊክ ስርዓት መርሕ ማሻሻል የሃይድሮሊክ ንድፍ ትንታኔ እንደሚያሳየው: የጫማው እግር በተናጠል ቁጥጥር አይደረግም. የስርዓት ግፊት ውዝግብ እስካልተለወጠ ድረስ የአጫጫን እግር ተለዋዋጭነት, እንደ ቋሚ ፕሬስ የማይሰራ,የመጫን አሻራ የእግር እና የስርዓት መመለስ. ወደ ዘይት ሁሉ ተመልሶ ይመጣል. የተረጋጋ ግፊትን ለመጠየቅ በሠንጠረዥ መሰረት, በዚህ መርህ ውስጥ ያለበት እጥረት አለ, እሱም ከትክክለኛ ፍልሰትሉህ. ለዚህ ችግር ምላሽ የሃይሪሊክ ስርዓት መርህ በተለየ መልኩ የተለያዩ የፕላስቲክ ቁሳቁሶችን ለመጫን, እና ጫና በመከላከል ተግባር ላይ በማተኮር እና በቁሳቁስ እና ቁሳቁስ ጭምር, ከቁልሙ ጫፍ በላይ ሊቆጣጠራቸው የሚችል እና ቁስሉ እንዲረጋጋ. የጋዜጣው እግር ዘይት ከስርዓት ዘይት መመለሻው ተለይቷል, እና ዘይቱ ተለቅሶ ወደ ዘመናዊነት ይመለሳልየፕሬስ ቁጥጥር ተግባር. የተሻሻለው የሃይድሮሊክ ስርዓት ንድፍ ንድፍ ተያይዟል በስእል 3 ውስጥ. 4. የመፍቻ ጥራት የጭስ መጫኛ እግር እና የሃይድሮሊክ ስርዓት ከተሻሻለ በኋላ ጣቢያው አርሞዋል, ቆዳው 2.0 ሚሊ ሜትር ነበር, ጥቅም ላይ የዋለው የሙከራ ጠረጴዛ 10 ሚሜ 200 ሚ.ሜ 4000 ሚሜ ነው, ቁሱ Q235A ነበር, የማሸጊያ ስርዓት ግፊት15 MPa ነበር, እና መሸፈኑ የተከናወነ ነበር. የሁለቱን ጫፎቹ ጫፎች ርዝመት 0.07 ሚሊ ሜትር ሲሆን ይህም የዝርታ ሳህን ትክክለኛነት ያገናዘበ እና ከብሔራዊ ፍተሻ ደረጃ I ወጥቷል እንዲሁም ጊቢ / ቲ 14404-2011& quot; የካርታ ማሽን በትክክል & raquo; ደረጃ I ትክክለኝነት ደረጃ መድረስን ይጠይቃል የ 1000 ሚሜ ርዝመት 0.25 ሚሜ ሲሆን የቆዳው ክፍል ጥራት በጣም ጥሩ ነው, እንደሚታየው በኣርት 4 ውስጥ እንደሚታየው. 5. ማጠቃለያ የ QC12Y-16 × 4000 የሃይድሮሊክ ፔንዱለም መቁረጫ ማሽን ማቴሪያል ውስጥ በተጠቃሚዎች የተቀመጠውን መስፈርት በሚያሟላበት ሂደት ውስጥ ተመርምሮ ተፈትቷል.
ፈጻሚት ሽማግለ ናይ’ቲ ንመግስቲ ኢትዮጵያ ዝመርሕ ዘሎ ስለፊ ብልጽግና ሎሚ 22 ሰነ ኣብ ዘቃንዖ ስሩዕ ኣኼባ፣ ኣብ እዋናዊ ጸጥታዊ ዛዕባታት ድሕሪ ምምይያጥ መምርሒታት ኣሕሊፉ ኣሎ። ሕጊ ናይ ምኽባር ወፍሪ ብዝሓየለ ንኽቕጽል ዘኽእሉ ተወሰኽቲ መምርሒታት ዝሰርዐ እቲ ሰልፊ፣ ኲናት ሕድሕድን፡ በቲ ኲናት ዝብእስ ዘሎ ሰብኣዊ ቅልዋላዉን ኢትዮጵያ ንምግታእ ኣብ ዘኽእሉ ኣማራጺታት እዉን ተዘራሪቡ ። መራሒ እቲ ሰልፊ ቀዳማይ ሚኒስተር ኣቢይ ኣሕመድ ፣ መንግስቲ ኲናት ንምግታእ ምስ ክልላዊ መንግስቲ ትግራይ ዝህልዉ ጽምዶታት ፍረ ክርከቦም ዘድሊ ጻዕርታት የካይድ ከም ዘሎ ካብ ምግላጽ ሓሊፉ ዝርዝራዊ ሓበሬታ ኣየካፈለን። ፈጻሚት ሽማግለ ሰልፊ ብልጽግና፣ ኣብ ሰፋሕቲ ከባቢታት እታ ሃገር ዝዛይድ ዘሎ ገበናት ቅትለትን ፖለቲካዊ ረበሻን ንምግታእ ብሓይልታት ጸጥታ ፈደራል ዝካየድ ዘሎ ሕጊ ናይ ምኽባር ወፈራ ብዝሓየለ ክቕጽል ዘኽእሉ መምርሒታት ድሕሪ ምሕላፍ፡ ኣብ’ታ ሃገር ዕለታዊ ዝብእስ ንዘለዉ ጉጅለኣዊን ቀቢላዊን ምጥቕቓዓት ኣትሪሩ ኮኒኑ ኣሎ። እቲ ብዝሓየለ መልክዕ ክቕጽል ተደልዩ ዘሎ ሕጊ ናይ ምኽባር ወፍሪ ብቐንዱ ናብ ሓይልታት ክልል ኣምሓራ ዘነጻጸረ ከምዝኾነ እዮም ናይ ቀረባ ተዓዘብቲ ዝገልጹ ዘለዉ። ኣብ ክልል ኣምሓራ ንኻልኣይ ወርሑ ብዝቕጽል ዘሎ ስልታዊ ወፍሪ ምኽባር ሕጊ ዛጊት ልዕሊ 12 ሽሕ ሰባት ኣብ ትሕቲ ቀይዲ ኣትዮም ምህላዎም መንግስቲ እታ ክልል ኣብ ዝሕበረሉ ዘሎ ቅንያት እዩ፡ ሰልፊ ብልጽግና ነዞም ሓደስቲ መምርሒታት ዘሕልፍ ዘሎ ። እቲ ምስ ዘይወግዓዉያን ዕጡቓት ጉጅለታት ነጢፍኩምን ኣብ ዝተፈላለዩ ገበናት ዉዒልኩምን ንዝተባህሉ ጥርጡራት ናይ ምልቃም ወፍሪ ገና ይቕጽል ከምዘሎ እዉን ክልላዊ መንግስቲ ኣምሓራ ገሊጹ እዩ። ካብ ተማእዛዝነት መንግስቲ ወጽዮም ብረቶም ምርካብ ዝሓንገዱ ገለ ናይ ምልሻ ኣሃዱታት እታ ክልል ምስ ህግደፍ ወጊኖም ምህላዎም ዝግለጽ ኮይኑ ፣ እቶም ሓይልታት ብማእከላይ መንግስቲ ከምተጠልሙን፡ መንግስቲ ንሓይልታት ትግራይ ዝገብሮ ዘሎ ሕድገታት ድማ ልክዑ ሓሊፍዎ ከምዘሎን ይኸሱ ምህላዎም ኣይርሳዕን።
በኢትዮጵያ ህዝብ ላይ እየደረሰ ያለው ጭቆና፣ ስቃይ እና መከራ ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ እና ተጠናክሮ እንዲቀጥል ካደረጉት ምክንያቶች መካክል አንዱ፣ የወያኔ መንግስት ከምዕራባዊያን የሚያገኘው ያልተቋረጠ ድጋፍ እና ሙገሳ ትልቅ ቦታ ይይዛል። ከነዚህ መንግስታት የሚያገኘው ድጋፍ እና ሙገሳ ምክንያት የማን አለብኝነት ስሜት ስርዓቱ እንዲሰማውና የኢዴሞክራሲያዊ ስርዓት በህዝቡ ላይ እንዲንያሰራፉ ትልቅ ሚና ተጫውቷል። ስርዓቱም ከነችግሩ ለረዥም ጊዜ በስልጣን እንዲቆይ ካደረጉት ምክንያቶች መካከል የምዕራባዊያን ድጋፍ በግንባር ቀደምትነት ይጠቀሳል። እነዚህ ሀገራት የራሳቸውን ብሄራዊ ጥቅም ብቻ ትኩረት በመስጠታቸው ላለፉት 25 ዓመታት የኢትዮጵያ ህዝብ በጭቆና ውስጥ እንዲያሳልፍ አድረገውታል። የሀገሪቱ መልካምድር\ጅኦግራፍያዊ አቀማመጥ፣ የመንግስት ለምዕራባዊያን ፍላጎት አጎብዳጅነት እና ሃገሪቱ በአካባቢው ብሎም በአፍሪካ ፖለቲካ ያላት ማእከላዊ ስፍራ የለጋሽ ሀገራትን ትኩረት ሊስብ ችሏል። በዚህ ምክንያት ምዕራባዊያን የወያኔ ስርዓትን አቅፈውና ደግፈው በመያያዛቸው ህዝቡ ከዚህ አስከፊ ስርዓት ነጻ ለመውጣት የሚያደርገውን ትግል አስቸጋሪ አድርጎታል። የወያኔ መንግስት በህዝብ ላይ እያደረሰ ካለው ዘርፈ ብዙ ወንጀሎች እና የስርዓቱ ልዩ መለያ ባህርያት መካከል በዋናነት፣ በሀይል ህዝቦችን ለዘመናት ከሚኖሩበት መሬት ማፈናቀል እና መሬታቸውንም በርካሽ በኢንቨስትመንት ስም መቸብቸብ፤ የጸረ-ሽብር ህግ በማውጣት የፖለቲካ አመራሮችን እና ጋዜጠኞችን ማፈን፤ ከፍተኛ ሙስና እነዲሁም ዘመናዊ ቴክኖሎጂዎችን በማስገባት የስልክ እና የኢንተርኔት ክትትል እና ጠለፋ ማድረግ ተጠቃሽ ናቸው። የምዕራባዊያን በወያኔ ላይ ያላቸው ቸልተኝነትና ለዘብተኛ አቋም መንግስት የማናለብኝነት ስሜት እንዲሰማውና በህዝብ ላይ እየወሰደ ያለው እርምጃና ተግባር ከጊዜ ወደ ጊዜ መጠኑና ስፋቱን እየጨመረ በመሄድ የሀገሪቱን ብሎም የአካባቢውን መጻይ ዕድል አሳሳቢ አድርጎታል። ከምዕራባዊያን የሚገኝ እረዳታ በመጠቀም ብዙ የአፍሪካ መንግስታት አምባገነናዊ ስርዓትን በሰፊዊ የማጠናከራቸው ሁኔታ አዲስ ነገር አይደለም። ከሰሞኑም የወጣው የHuman Rights Watch ሪፖርት እንዳመለከተው መንግስት ህዝቡን እንዴት ጠፍንጎ እና ጨቁኖ እንደያዘው ምናልባት ለውጭ ማህበረሰብ አዲስ ነገር ሊመስል ቢችልም ለኢትዮጵያ ህዝብ ግን አዲስ አይደለም። በተለያዩ ወቅቶች የተቃዋሚ ሓይሎች፣ ጋዜጠኞች፣ የሰብዓዊ መብት ተሟጋቾች ሲገልጹት የቆዩት ጉዳይ ነው። ነገር ግን እዚህ ላይ መጠቆም የሚገባን፤ ወቅታዊ ሪፖርቶችን በተከታታይ በማቅረብ፣ ሰፋ ያለ ማብራሪያና መረጃወችን የሚያቀርበውን የሰብዓዊ መብት ተከራካሪ ድርጅት( Human Right Watch) ማመስገን ይገባናል። ድርጅቱ ከጥቂት ድርጅቶች መካከል አምባገነናዊ ስርዓቶችን በማጋለጥ ግንባር ቀደም ተጠቃሽ ነው። በተለያዩ የመገናኛ ብዙሃን እንዲሁም የሰብአዊ መብት ተሟጋች ድርጅቶች ስለ ወያኔ ፍጹም አምባገነናዊ ስርዓት ሲነገር ቢቆይም ሰሞኑን የወጣው የ Human Rights Watch ሪፖርትም የዚህን ስርዓት አስከፊነትና ከምእራባዊያን ከሚያገኘው ዳጎስ ያለ የገንዘብ ድጋፍ ዘመናዊ የስለላና የክትትል ቴክኖሎጂዎችን በማስገባት ስርዓቱ ፍጹም አምባገነናዊ እንደሆን አመላክቷል። በረቀቀ እና ጊዜውን በጠበቁ ቴክኖሎጂዎች አማካኝነት መንግስት በህዝቡ ላይ እያደረጋ ባለው ጭቆና የምዕራባዊያን ሀገራት እና ድርጅቶች በተዘዋዋሪ ተሳታፊና ተባባሪ አድርጓቸዋል። በመሆኑም የ Human Rights Watch ሪፖርት እንደሚያመልክተው የምዕራባዊያን የቴክኖሎጂ ድርጅቶች ለጨቋኝ ስርዓት ተባባሪ በመሆናቸው ሊጠየቁ እንደሚገባ በማሳሰብ ቴክኖሎጂውን የሚያቀርቡ፣ የሚሸጡ፣ እና አገልግሎት የሚሰጡ ድርጅቶች የቴክኖሎጂ ውጤታቸው ለሰብዓዊ መብት ጥሰት ተግባር በተደጋጋሚ ክስ የሚቀርብባቸው እንደ ኢትዮጵያ መንግስት ላሉ መንግስታት ጥቅም ላይ እንዳይውሉ መቆጣጠር እንዳለባቸው ይጠቁማል። የኢትዮጵያ መንግስት ከተለያዩ ለጋሽ አገራት በአመት ከ4 ቢሊዮን ዶላር በላይ በውጭ እርዳታ መልክ ድጋፍ ያገኛል። ይህ ከፍተኛ ድጋፍ በአግባቡ ለልማት ቢውል በደሃው ህብረተሰብ የኑሮ ሁኔታ ላይ የሚያመጣው ለውጥ ቀላል አይደለም። ነገር ግን አምባገነናዊው መንግስት ለፖለቲካ ፍጆታ ከመጠቀም አልፎ ህዝቡን ለማፈን፣ ለመጨቆን እና ለመሰለል እንዲረዳው ዘመናዊ እና የረቀቁ የቴክኖሎጂ ውጤቶች ለማስገባት ይህን ድጋፍ ያውለዋል። ድጋፉን ለሚሰጡት ምዕራባዊያን ግን ይህ ድርጊት ከእይታቸው የተሰወረ አይደለም።የ Human Right Watch እና የተላያዩ ሪፖርቶች እንደሚያመለክቱት ጋዜጠኞች፣ ዳኞች፣ ምሁራን፣ እና የሰብዓዊ መብት ተሟጋቾች ታስረዋል፣ ተገርፈዋል፣ ተሰደዋል። እነዚህንም መረጃዎች ለጋሽ አገራት አንብበዋል፤ የጉዳዩንም ክብደት ከማንም በተሻለ ሁኔታ ያውቃሉ። ነገር ግን ምዕራባዊያን በጉዳዮ ላይ እርምጃ ለመውሰድ ወይም ተጽዕኖ ለማሳደር ለዘብተኛ መሆናቸው ሳያንስ በአሳፋሪ ሁኔታ ጉዳዩን አይተው እንዳላዩ በመሆንና የመንግስትን ፕሮፖጋንዳ ተቀብለው በማቀንቀን የበሰበሰው ስርዓት በህዝቡ ላይ እንዲንሰራፋ አድረጎታል። በተጨማሪም ሟቹ ጠቅላይ ሚኒስትር በህይወት እያሉ የምዕራባዊያንን ፍላጎት በማስቀደም በሰላ ምላሳቸው የምዕራባዊያንን ቀልብ መሳብና ማማለል ችለው ነበር። የለጋሽ ድርጅቶች ቡድን (The Donors Assistance Group) እንደሚያመለክተው የወያኔ መንግስትን በተመለከተ በተከታታይ የሚወጡትን ሪፖርቶች መርምሮ እርምጃ ከመውሰድ ይልቅ ጉዳዩን ወደጎን በመተው ምንም እንዳልተፈጠረ በመቁጠር የለት ተለት ተግባራቸውን መቀጠል እንደሚመርጡ አመልክቷል። ከዚህ በፊት ካለን ልምድ እንደምንረዳው ለጋሽ ድርጅቶች ወይም ሀገራት ከወያኔ መንግስት ጋር ፊት ለፉት ከመላተም ይልቅ ከገለልተኛ ወገኖች እንደ ከ Human Right Watch የሚወጡ ሪፖረቶችን ውድቅ ማድረግን ይመረጣሉ። ከተቻለም የራሳቸውን ሪፖርት በማዘጋጀት በመንግስት ላይ የሚቀርበውን ውንጀላ የሚያጠናክር መረጃ እንዳላገኙ በመግለጽ ጉዳዩን ያለዝባሉ ወይም ከገለልተኝ ወገኖች የሚወጡ ሪፖረቶች የተፋለስ ድምዳሜ እንዳላቸው በመጥቀስ መሬት ያልያዙና እውነታውን እንደማያሳይ ማመልከት ይመርጣሉ። ይህ ሁኔታ እነዚህ የውጭ ሀገራትና ድርጅቶች ምን ያህል ለሰፊው ህዝብ መብት እና ጥቅም ደንታ እንደሌላቸው ያመላክታል። የምዕራባዊያን ከአምባገነናዊ ስርዓት ጋር ያላቸው አጋርነት እና ቁርኝት በኢትዮጵያ ወይም በአፍሪካ ብቻ የተወሰነ ክስተት ሳይሆን በተለያዩ አገሮችም የሚስተዋል ነው። ምዕራባዊያን ለምን ይህን ድጋፍ እንደሚያደረጉ ሲገልጹ፤ እረዳታ መስጠት ብናቆም ዞሮ ዞሮ ተጎጂው ድሃው ህብረተሰብ ስለሆነ ያለው ብቸኛ አማራጭ ባለው ስርዓት አማካኝነት እርዳታ መስጠቱን መቀጠል እንደሚመረጡ ይናገራሉ። ይህ አስተሳሰብ ለጋሽ ሀገራት ለሰብአዊ መብት ክብር እና ለዴሞክራሲያዊ እሴቶች ባይተዋር እንደሆኑ ያሳያል። ለሚሰጡት እርዳታ ቁጥጥርና ክትትል ተአማኒነትና ግልጽ ያሰራር ስርዓት በመዘርጋት የሚሰጡትን ገንዘብ ላልተፈለገ አላማና ፍጆታ ሲውል እርዳታውን ማቆም የሚቻልበትን መንገድ የሚጠፋቸው አይመስለንም። መንግስትም ማንኛውንም አማራጮች የሚዘጋ ከሆነም ከነጭራሹ እረዳታውን በማቆም ጠንከር ያለ ተጽዕኖ መፍጠር ይችሉ ነበር። እረዳታ ብናቆም ደሃዉ ህብረተሰብ ይጎዳል የሚባለው ምክንያት አጥጋቢ መነሻ ሊሆን አይችልም፤ ምክንያቱም በመጀመሪያ ደረጃ ህብረተሰቡ ከእርዳታው ተጠቃሚ እየሆነ አይደለምና። ስለሆነም ማነኛውም ምዕራባዊ አገር ለአምባገነናዊ መንግስት የሚሰጡትን እርዳታ ለማቆም ዝግጁ ባለመሆናቸው የሚሰጡት የገንዘብ ድጋፍ አላማውን ስቶ በተቃራኒው ንጹሃንን ህዝቦች ለማፈን እና ለመጨቆን ትልቅ መሳሪ እንደሆነ ሊረዱ ይገባል።
ሆኖም ፓርቲው ከአሁን ቀደም ከተስተዋሉበት የአሰራር ችግሮች አንጻር ከጉባኤው በፊት የጉባኤውን አጠራር ደንብ እና አጠራሩ የምርጫ ህጉን የተከተለ መሆኑን ማረጋገጥ ያስፈልጋል ያለው ቦርዱ የጉባኤ አጠራሩ ዝርዝር ዕቅድ እንዲቀርብለት ወስኗል፡፡ በውሳኔው መሰረትም ዝርዝር ዕቅዱ፣ የጉባኤውን አጠራር በተለከተ በተገቢው የፓርቲው አካል የተሰጠ ውሳኔ እና የውሳኔው ቃለ ጉባኤዎች በአንድ ወር ጊዜ ውሰጥ ማለትም እስከ ሚያዚያ 6 ቀን 2014 ዓ.ም እንዲቀርቡለት ጠይቋል። ቦርዱ በፓርቲው አመራሮች መካከል የተፈጠረውን አለመግባባት ተከትሎ በፓርቲው ጠቅላላ ጉባኤ ውሳኔ መተላለፍ አለመተላለፉን፣ ውሳኔው በደንቡ መሰረት መሆን አለመሆኑን፣ ደንቡን ያልተከተለ ከሆነ ምከንያቱ ምን እንደሆነ እንዲሁም ተጠሪ ለአመልካች ያቀረበው ሰነድ የተሟላ መሆን አለመሆኑ በጭብጥነት ይዞ ከህግ እና መተዳደሪያ ደንቡ አንጻር አጣርቶ እንዲወስን በፌዴራል ሰበር ሰሚ ችሎት የተሰጠውን ትዕዛዝ አስመልክቶ የውሳኔ ሃሳብ መስጠቱን ዛሬ ሰኞ መጋቢት 19 ቀን 2014 ዓ/ም ባወጣው መግለጫ አስታውቋል፡፡ የውሳኔ ሃሳቡ የባለሙያዎች ቡድን በማዋቀርና በሰበር ሰሚው በተሰጡ ትዕዛዞች መሰረት ጉዳዩን በመርመር የተሰጠ ነው እንደ ቦርዱ ገለጻ፡፡ ጠቅላላ ጉባኤው በፓርቲው መተዳደሪያ ደንብ መሰረት ስልጣን ባለው አካል ህጋዊ ሂደቱን ተከትሎ አለመጠራቱን በድጋሚ አረጋግጦ ቀደም ሲል መጋቢት 04 ቀን 2013 ዓ.ም የሰጠውን ውሳኔ ያጸናው የባለሙያዎች ቡድኑ ቦርዱ ለጉዳዩ እልባት ለመስጠት ሊጫወት የሚችለውን ሚና እንደገና እንዲያየው በሰበር ሰሚ ችሎቱ የቀረበለትን ጥያቄ ከግምት ውስጥ በማስገባት ሁለት አማራጭ የውሳኔ ሀሳቦችን አቅርቧል፡፡ የውሳኔ ሃሳቦቹ ፓርቲው በመተዳደሪያ ደንቡ በተጠቀሱ አዋጆች መሰረት ትክክለኛና ህጋዊ ሂደቱን ጠብቆ ጠቅላላ ጉባኤውን ያካሂድ እና ቦርዱ የፓርቲውን ውሳኔ የማስተላለፍ መብት ሳይነካ የፓርቲውን የውስጥ ህግ በመከተል ለተፈጠሩት ችግሮች መፍትሄ ያፈላልግ የሚሉ ናቸው፡፡ ሁለተኛው አማራጭ ቦርዱ ጠቅላላ ጉባኤ የመጥራት ስልጣን ያለውን የፓርቲውን ብሔራዊ ምክር ቤት 48 አባላት በአድራሻቸው ፈልጎ ጠቅላላ ጉባኤ የሚጠራበትን ሁኔታ እንዲያመቻች እድል ይሰጣል፡፡ ሆኖም የፓርቲውን የብሔራዊ ምክር ቤት አባላት በአድራሻቸው የስብሰባ ጥሪ እንዲደርሳቸው በማድረግ ጠቅላላ ጉባኤ እንዲጠራ ማድረግ ሊፈጸም የማይቻል ሆኖ ማግኘቱን ቦርዱ በመግለጫው አስታውቋል፡፡ በመሆኑም በቡድኑ የቀረበውን ሌላኛውን የውሳኔ ሃሳብ እንደ አማራጭ በመውሰድ ፓርቲው ጠቅላላ ጉባኤ መጥራት እንደሚገባው ገልጿል፡፡ ነገር ግን ፓርቲው ካሉበት የአሰራር ችግሮች አንጻር ከጉባኤው በፊት የጉባኤው አጠራር ደንቡን እና የምርጫ ህጉን የተከተለ መሆኑን ማረጋገጥ ያስፈልጋል ብሏል፡፡ በመሆኑም የጉባኤ አጠራር ዝርዝር ዕቅድ፣ የጉባኤውን አጠራር በተመለከተ በተገቢው የፓርቲው አካል የተሰጠ ውሳኔ እና የውሳኔው ቃለ ጉባኤዎች ይህን ውሳኔ ባሳወቀ በአንድ ወር ጊዜ ውሰጥ ማለትም እስከ ሚያዚያ 6 ቀን 2014 ዓ.ም እንዲቀርቡለት መወሰኑን ቦርዱ አስታውቋል።
በእውነቱ ፣ ይህ ልዩ የባለሙያ መስክ ነው። የባለቤትነት ቴክኒኮችን በመጠቀም የተዋሃዱ ቱቦዎችን በማጠፊያዎች, እንዲሁም በተጣበቀ ቱቦ መስራት እንችላለን. ውስብስብ መስፈርት ካሎት፣ ከእርስዎ መስማት እንፈልጋለን ስለዚህ እባክዎን በፕሮጀክትዎ ላይ እንዴት ማገዝ እንደምንችል የበለጠ ለማወቅ ያነጋግሩን። ቴሌስኮፒክ የካርቦን ፋይበር ቱቦዎችን መሥራት ይችላሉ? ከ 10 ዓመታት በላይ የቴሌስኮፒክ ድብልቅ ቱቦዎችን በማምረት በዚህ አካባቢ ብዙ ልምድ እና እውቀት አለን። ስለ ቴሌስኮፒክ ቱቦዎች አፕሊኬሽኖች እዚህ የበለጠ ማወቅ ወይም ለበለጠ መረጃ እኛን ማግኘት ይችላሉ። በማምረት ሂደት ውስጥ ልዩ ቁሳቁሶችን ማካተት ይችላሉ? የደንበኞችን ትክክለኛ መስፈርቶች ለማሟላት የተቀናጁ ቱቦዎችን እና ክፍሎችን እንሰራለን ስለዚህ ማመልከቻው አስፈላጊ ከሆነ ልዩ ቁሳቁሶችን ማካተት እንችላለን. የዚህ ምሳሌዎች ቀደም ሲል የእሳት መከላከያ እና የመብረቅ አደጋ ቁሳቁሶችን ያካትታሉ. ስለ የምርት ሂደታችን የበለጠ ይረዱ። የካርቦን ፋይበርን እንዴት ማገናኘት ይቻላል? CFT የተዋሃዱ-የተጣመሩ እና የተዋሃዱ-ያልሆኑ ክፍሎች መካከል ያለውን interfacing ውስጥ ባለሙያዎች ናቸው. የእኛ ልምድ የጋራ ንድፎችን ለማሳወቅ እና ለማረጋገጥ ጠቃሚ ግብረመልስ እና ተጨባጭ የፈተና ውጤቶችን ሰጥቷል። መዋቅራዊ epoxies፣ methyl acarates እና cyanoacrylatesን ጨምሮ የተለያዩ ማጣበቂያዎችን እናከማቻለን እና በተለጣፊ ምርጫ፣ በተለያዩ ንዑሳን ክፍሎች እና የስራ አካባቢዎች ላይ መፈጠርን መርዳት እንችላለን። ስለ ማሽን፣ ስብሰባ እና ትስስር የበለጠ ለማወቅ ወይም የእርስዎን መስፈርቶች ለመወያየት ያነጋግሩን።
አንድ እድለኛ አሸናፊ እስካሁን 1.3 ቢሊዮን ዶላር አልጠየቀም። ሜጋ ሚሊዮኖች ሎተሪ በቁማር በነሃሴ. የሎተሪ ተመልካቾች ሽልማቱን ማን እንዳሸነፈ ለማየት እየጠበቁ ናቸው። እስከዚያው ድረስ፣ የሽልማቱ ዋጋ መብዛት በዓለም አቀፍ ደረጃ የሎተሪ ቲኬቶችን ለመግዛት ፍላጎትን ቀስቅሷል። ለአንድ ወይም ለሁለት ብር እንደ ምርጥ የሎተሪ ሽልማቶች በየሳምንቱ ትኬቶችን የሚገዙ በሚሊዮን የሚቆጠሩ ሸማቾችን ይስባሉ። ተጨዋቾች ትኬቶችን ሲገዙ እጅግ በጣም ብዙ ሪከርድ የሚሰብሩ ጃክፖኖች ይሰበሰባሉ ነገርግን ማንም አያሸንፍም። በቁማር ወደ ላይ ይንከባለል የሚቀጥለው የስዕል ቀን እና አንድ ሰው አሸናፊዎቹን ቁጥሮች እስኪመርጥ ድረስ መከማቸቱን ይቀጥላል። በዘመናዊ ሎተሪዎች ታሪክ ውስጥ ትልቁ የጃፓን ሽልማቶች ዝርዝር እነሆ። የዓለማችን በጣም ዋጋ ያላቸው የጃፓን ጃኮዎች ከስፔን የመጡ ናቸው፣ የስፔን የገና ሎተሪ በዓለም ላይ ትልቁን የጃኮካ ቦኖች እያቀረበ ነው። እ.ኤ.አ. በ 2012 አጠቃላይ የሽልማት ገንዳው በ 2022 የአሜሪካ ዶላር 4.25 ቢሊዮን ዶላር እኩል ነበር። ይሁን እንጂ ሽልማቶቹ በመላው አገሪቱ በበርካታ አሸናፊዎች ተከፋፍለዋል. እ.ኤ.አ. በ 2016 ትልቁ የሽልማት ገንዳ በግምት 2.4 ቢሊዮን ዶላር ነበር። በ2020 ትልቁ ሽልማት 2.89 ቢሊዮን ዶላር አካባቢ ነበር። ትኬቶች በባለ 5 አሃዝ ቁጥሮች ቀድመው ታትመዋል። እያንዳንዱ የቁጥር ስብስብ ለብዙ የተለያዩ ገዢዎች ይሸጣል, ይህም ለከፍተኛ ሽልማት ብዙ አሸናፊዎችን ያስገኛል. ዩናይትድ ስቴት በዓለም ዙሪያ ያሉ የሎተሪ አድናቂዎች በአሜሪካ ሜጋ ሚሊዮኖች እና Powerball ሎተሪ ጨዋታዎች. በጃንዋሪ 2016 ከካሊፎርኒያ፣ ቴነሲ እና ፍሎሪዳ የመጡ ሶስት የPowerball አሸናፊዎች 1.586 ቢሊዮን በቁማር ተከፍለዋል ይህም እስከዛሬ በዓለም ትልቁ የጃፓን ጃፓን ነው። እ.ኤ.አ. በ 2018 ከሳውዝ ካሮላይና አንድ ነጠላ የሜጋ ሚሊዮኖች አሸናፊ ከታክስ በፊት 1.537 ቢሊዮን ዶላር ይዞ ወጥቷል። በዩናይትድ ስቴትስ የውስጥ ገቢ አገልግሎት ከ600 ዶላር በላይ የሎተሪ ዕድሎችን 24% ይወስዳል። ከአገር ውጭ ላመጡ አሸናፊዎች፣ የታክስ ሂሳቡ በ 30% ከፍ ያለ ነው። ከታሪክ አኳያ የሎተሪ ሽልማቶች በዓመት ክፍያ ብቻ ይጀመሩ የነበረ ሲሆን ይህም በየዓመቱ ለአሸናፊዎች ይከፋፈል ነበር። ይሁን እንጂ በዓለም አቀፍ ደረጃ በሎተሪው ታዋቂነት፣ ሥራ አስፈጻሚዎች አሁን የገንዘብ ማውጣት አማራጮችን እያቀረቡ ነው። የሎተሪ አሸናፊዎች ብዙውን ጊዜ የገንዘብ አማራጭን ይቀበላሉ, ይህም አንድን ግለሰብ ወዲያውኑ ከአዳዲስ ሀብታም ጋር ወደ ከፍተኛ የግብር ቅንፍ ያደርገዋል. የአውሮፓ ህብረት እንደ እድል ሆኖ, ለአውሮፓውያን አሸናፊዎች, በክልሉ ውስጥ ያሉ jackpots ከቀረጥ ነጻ ናቸው. መንግስት ከድል ውጪ ሎተሪዎችን በግብር ገንዘብ ለማግኘት ሌሎች መንገዶችን ይፈልጋል። በ E ንግሊዝ A ገር ውስጥ, የጨዋታ ከዋኝ እና መንግስት wagers ተከፋፍለዋል. ኦፕሬተሩ ካሜሎት የአንበሳውን ድርሻ የሚይዘው ሎተሪ ለማስኬድ እና ትርፍ ለማስቀጠል ነው። መንግሥት በካሜሎት በጎ ዓላማ ተነሳሽነት መሠረት ገንዘቡን ለሕዝብ አስፈላጊ ፕሮጀክቶች ይጠቀማል። እስከዛሬ፣ በአውሮፓ ታሪክ ትልቁ ጃኮ በ2022 የ235 ሚሊዮን ዩሮ ሚሊዮን ዶላር ክፍያ ነው። ፊሊፕንሲ የመስመር ላይ ሎተሪ በፊሊፒንስ ውስጥ ያሉ ሽልማቶች ክብር ይገባቸዋል. ከ 1 ሚሊዮን ዶላር በላይ የሆነ ማንኛውም ሽልማት በጣም አስደናቂ ነው. እ.ኤ.አ. በ 2018 ሁለት አሸናፊዎች የ 21 ሚሊዮን ዶላር በቁማር ተከፋፈሉ ፣ ይህም በወቅቱ በፊሊፒንስ ውስጥ ከተሸነፉት ከፍተኛው ገንዘብ ነበር። በታሪክ ውስጥ ትልቁ የጃፓን አሸናፊ ግሎሪያ ማኬንዚ ናት። ማኬንዚ እ.ኤ.አ. የጥሬ ገንዘብ ማውጣት አማራጭን ከወሰደች እና ታክስ ከከፈለች በኋላ 278 ሚሊዮን ዶላር ወደ ቤቷ ወሰደች። ግማሹን አሸናፊነት ለልጇ ሰጠችው፣ እሱም ገንዘቧን እንደ የውክልና ስልጣን ያስተዳድራል። እ.ኤ.አ. በ2019፣ ልጇን እና የመረጠውን የፋይናንስ አማካሪ የኢንቨስትመንት ስትራቴጂ በመምረጡ የታማኝነት ግዴታን በመጣስ ከሰሰች፣ ይህም በትንሽ ተመላሽ በሚሊዮኖች የሚቆጠር ገንዘብ እንዳጠፋባት ተናግራለች። በአሸናፊነት ጊዜ፣ ግሎሪያ የ84 ዓመቷ መበለት ነበረች፣ ትንሽ የፋይናንስ አስተዳደር ትምህርት ነበራት። ትልቅ ሽልማቶች ከኃላፊነት ጋር እንደሚመጡ ልብ ሊባል ይገባል. ሁለቱም ሚሊዮን እና ቢሊዮን ዶላር አሸናፊዎች ገንዘቡን እንዴት ማስተዳደር እና ኢንቬስት ማድረግ እንደሚችሉ ከጠበቆች እና የፋይናንስ አማካሪዎች ምክር ይፈልጋሉ። አሸናፊዎች ብዙ የልገሳ እና የስጦታ ጥያቄዎችን ይቀበላሉ፣ ለዚህም ነው ብዙዎች ትልቅ የጃፓን አሸናፊዎችን ለመጠየቅ ወደ ፊት ከመምጣታቸው በፊት ትልቅ ክፍያዎችን በስውር የሚቀበሉ ወይም ጊዜ የሚወስዱበት።
የ'ጓድ' መሮ ምክትል እና 'ዲነራስ' በሚለው የትግል ስም የሚታወቀው ሁንዴ ዴሬሳ ከቀናት በፊት የአባ ገዳዎችን ጥሪ ተከትለው የጦር አባላቱን ይዞ ወደ ተዘጋጀለት ስፍራ ገብቷል። ሁንዴ ዴሬሳ የአባ ገዳዎችን የሰላም ጥሪ የተቀበለውና ወደ ተዘጋጀው ስፍራ የገባ የመጀመሪያው የኦነግ የጦር አዛዥ ነው ተብሏል። የኦሮሞ ነጻነት ግንባር የምዕራብ ኦሮሚያ ዞን ምክትል ጦር አዛዥ የሆነው ሁንዴ ዴሬሳ ወደፊትም ቢሆን በኦሮሞ እና የኦሮሚያ መብትን ለማስከበር መታገላችንን እንቀጥላለን ሲል ለቢቢሲ ተናግሯል። • ኦነግ እና መንግሥትን ለማግባባት የሃገር ሽማግሌዎች እየጣሩ ነው ቅዳሜ ዕለት በአባ ገዳዎች አቀባበል ተደርጎለት የነበረው የጦር አዛዡ ተከታዮቹ በአምቦ ሰንቀሌ የፖሊስ ማሰልጠኛ ቆይታ ካደረጉ በኋላ ዛሬ ወደ ጦላይ የወታደር ማሰልጠኛ ማዕከል መሄዳቸውን ለቢቢሲ አረጋግጠዋል። የምዕራብ ኦሮሚያ ዞን የጦር አዛዥ የሆነው መሮ ባሳለፍነው ሳምንት መጨረሻ ላይ ''ወደፊት መራራ ትግል ማድረጋችንን እንቀጥላለን። ብቻዬን ብቀር እንኳ ትግል ማድረጌን እቀጥላለሁ እቅዴም ይሄው ነው" ሲል መናገሩ ይታወሳል። ሁንዴ ዴሬሳ እንዴት የአባ ገዳዎችን ጥሪ ለመቀበል እንደቻለ ሲያብራራ ''ይህ የህዝብ ፍላጎት ነው። ህዝቡ የሚፈልገው ይህን ነው። 'በኦሮሞ ጉዳይ ላይ ኑ አብራን እንሥራ' ብለው ጥሪ ስላቀረቡልን ከሠራዊቱ ጋር ከተወያየን በኋላ ጥያቄያቸውን ተቀብለናል'' ብሏል። ''የኦነግ የምዕራብ ኦሮሚያ ዞን በሁለት ተከፍሎ ነው የሚተዳደረው። ከጊምቢ በታች መሮ ነው ትዕዛዝ የሚሰጠው። ከጊምቢ በላይ እንደ ነቀምቴ፣ ሻምቡ እና ምዕራብ ሸዋ ደግሞ ትዕዛዝ የምሰጠው እኔ ነኝ'' የሚለው ሁንዴ የዕዝ ተዋረዱን ሲያስረዳ ''መሮ ከሊቀመንበሩ [ዳውድ ኢብሳ] ትዕዛዝ ይቀበልና ለእኛ ያስተላልፋል'' ብሏል። • በምዕራብ ኦሮሚያ የኦነግ ጦር አዛዥ ስለወቅታዊው ሁኔታ ምን ይላል? የሁንዴ የትግል አጋር እና አዛዥ የሆነው ኩምሳ ዲሪባ ወይም መሮ "የእርቅ የተባለው ኮሚቴ እኔን በአካል አግኝተው ለማነጋገር ፍላጎት የላቸውም። ትኩረት ያደረጉት ጦሩን አንድ በአንድ እጁን እንዲሰጥ ማድረግ ላይ ነው" በሚል እና በሌሎች ምክያቶች ጥሪውን እንደማይቀበል አርብ ዕለት ለቢቢሲ ተናግሮ ነበር። በዚህ ላይ ሁንዴ አስተያየቱን እንዲሰጡ ጠይቀን ''ይህን ትግል ህዝቡ የሚፈልግ ከሆነ አንድ መቶ ዓመት እንኳ በትግል ላይ እንቆያለን። የምንታገለው ለህዝቡ እስከሆነ ድረስ ህዝቡ የምፈልገው ሰላማዊ ትግል ነው እስካለ ድረስ የህዝቡን ስሜት ማዳመጥ ይኖርብናል። እሱ [መሮ] የግል አቋሙ ሊሆን ይችላል። ይሁን እንጂ ማዳመጥ ያለብን የግል ስሜታችንን ሳይሆን የህዝቡን ፍላጎት ነው'' በማለት ''የአባ ገዳዎችን ጥሪ ከሰማን በኋላ ከመሮ ጋር ተገናኝተን ተነጋግረን ነበር። የእርቅ ጥሪውን ከተቀበልን በኋላ ሃሳቡን ቀየረ'' ሲል የነበረውን ሁኔታ ገልጿል። • በኦነግ እና በመከላከያ ሠራዊት መካከል በምዕራብ ኦሮሚያ ግጭት እንደነበር ተነገረ የፎቶው ባለመብት, Marsaalee hawaasaa irraa የምስሉ መግለጫ, የምዕራብ ኦሮሚያ ዞን የኦነግ ጦር አዛዥ ኩምሳ ድሪባ ወይም መሮ የመሮን ውሳኔ በተመለከተም ''ሽንፈት መሰለው፤ ሰው የሚለውን መቀበል ላይ ትንሽ ድክመት አለበት። ብቸኝነትም ያጠቃዋል፤ ከዚህ ውጪስ ሌላ ችግር የለበትም" ብሏል። መሮ ከቀናት በፊት ለቢቢሲ እንደተናገረው ''ከዚህ የተለየን ጦር 5 በመቶ እንኳ አይሆንም። 95 በመቶ አሁንም እንደታጠቀ ነው የሚገኘው" ብሎ ነበር። የመሮ ምክትል የሆነው ሁንዴ እንደሚለው ከሆነ ግን የእርቅ ጥሪውን ተቀብለው የወጡ የኦነግ ወታደሮች በጫካ ከሚገኙት ይበልጣሉ። • "ከ[እኛ] የተለየን ጦር 5 በመቶ እንኳ አይሆንም" መሮ የኦነግ ጦር አዛዥ ''በእኔ ስር የነበሩ የሠራዊት አባላት በሙሉ የእርቅ ጥሪውን በደስታ ተቀብለውታል፤ በጫካ የቀሩት አባላት 'የኦሮሞ ህዝብ ጥያቄ እስኪመለስ እንታገላለን የሚሉት ናቸው'' በማለት ተናግሯል። በኦነግ ጦር አባላት መካከል የእርቅ ጥሪውን እንቀበል፤ አንቀበል በሚል የሃሳብ ልዩነት ተፈጥሯል ወይ ብለን ለጠየቅነው ጥያቄ፤ ሁንዴ ሲመልስ ''ይህ በደንብ ያለ ነው። እኔ እንደማውቀው እንኳ ሦስት ቦታ ተከስቷል።''
በኦሮሚያ ክልል ፈንታሌ ወረዳ ጎርፍ መከሰቱን የአካባቢው ነዋሪዎች ይናገራሉ። በአካባቢው የሚገኝ የሁለተኛ ድረጃ ትምህርት ቤት ክፉኛ በጎርፍ መመታቱን ቦሩ ሮባ የተባሉ የፈንታሌ ወረዳ ነዋሪ ለቮኦኤ ገልጸዋል። “የደረሰው ጉዳት በጣም ከባድ ነው። ጉዲና ቱምሳ GTS የተባለ ሃይስኩል (ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት) አለ። ያን ትምህርት ቤት እንዳለ ወስዶታል (ጎርፍ)” ብለዋል አቶ ቦሩ ሮባ። የምስራቅ ሸዋ ዞን መስተዳድር በበኩሉ መጠነኛ ጎርፍ በመተሃራ ከተማ አቅራቢያ እንደነበረና ያስከተልው ከፍተኛ ጉዳት እንደሌለ ለቪኦኤ አብራርቷል። የዞኑ አስተዳዳሪ አቶ አብራሃም አዱላ ጉዳቱ መጠነኛ ነው ብለዋል። “የፈንታሌ ወረዳ ዋና ከተማ በሆነችው መተሃራ አቅራቢያ በሰቃ ሀይቅ የሚባል የተፈጥሮ ሃይቅ አለ። በበጋው ወር ውስጥም አልፎ አልፎ ዝናብ ይዘንብ ስለነበረ፤ መጀመሪያ ካለው የውሃ ይዘቱ የጨመረበት ሁኔታ አለ፤” ብለዋል። በመተሃራ የስኳር ፋብሪካና በግል የከብት ማደለቢያ አካባቢ የተወሰነ ጥፋት መድረሱንና የሁለተኛ ድረጃ ትምህርት ቤት በጎርፍ መጥለቅለቁን የተናገሩት አቶ አብርሃም አዱላ፤ በሰው ላይ የደረሰ ጉዳት አለመኖሩን አረጋግጠዋል። ባለፈው ሳምንት በአማራ ክልል አከታትሎ የጣለው ዝናብ በአምስት ወረዳዎች 37 ሰዎችን ሲገድል ከ6ሽህ በላይ ሰዎችን ማፈናቀሉን የክልሉ ባለስልጣናት አስታውቀዋል።
​​ዲሬክተሩ ማትሺዲሶ ሞዊቲ በተለይ ከአሜሪካ ድምጽ ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ እንደገለጹት፤ የ2014ቱ ኢቦላ ወረርሽኝ ዋነኛ ተጠቂዎች፥ ላይቤሪያ፥ ሴራሊዮንና ጊኒ በበሽታዎች ክትትል፥ የላቦራቶር ምርመራ እና የጤና ክብካቤ አገልግሎት አቅማቸውን በወጉ በማጎልበታቸው ለመሰል ድንገተኛ ሁኔታዎች አፋጣኝ ምላሽ መስጠት በሚያስችል ደረጃ ላይ ናቸው። ጄኔቫ — በኢቦላ ክፉኛ ተጠቅተው የነበሩት የምዕራብ አፍሪቃ አገሮች ወረርሽኙ ዳግም ቢከሰት ለመከላከል በሚያስችል አቅም ራሳቸውን የተሻለ አዘጋጅተዋል፤ ሲሉ የዓለም ጤና ድርጅት የአፍሪቃ ዲሬክተር አስታወቁ። ፋይል ፎቶ - እ.አ.አ. በኢቦላ ቫይረስ የተጠቃ ህመምተኛ በፍሪታውን ሴራልዮን ውስጥ የሚገኝ ፖርት ሎኮ ማኅበረሰብ ተብሎ የሚጠራ ቤት ደጃፍ ተኝቶ ዲሬክተሩ ማትሺዲሶ ሞዊቲ በተለይ ከአሜሪካ ድምጽ ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ እንደገለጹት፤ የ2014ቱ ኢቦላ ወረርሽኝ ዋነኛ ተጠቂዎች፥ ላይቤሪያ፥ ሴራሊዮንና ጊኒ በበሽታዎች ክትትል፥ የላቦራቶር ምርመራ እና የጤና ክብካቤ አገልግሎት አቅማቸውን በወጉ በማጎልበታቸው ለመሰል ድንገተኛ ሁኔታዎች አፋጣኝ ምላሽ መስጠት በሚያስችል ደረጃ ላይ ናቸው።
በሳን በርናዲኖ ካሊፎርኒያ ውስጥ፥ አንድ ጋዜጠኛ ተዘዋዋሪ በሚበዛበት መንገድ አጠገብ ከሚገኝ ቦይ ውስጥ አንዱን ሰው ሕመምተኛ አስመስሉ እንዲተኛ አደረገ። ታዲያ በመቶ የሚቆጠሩ ሰዎች በአጠገቡ ይለፉ እንጂ፥ አንዳቸውም ቆመው ሊረዱት ይቅርና የሐዘን ፊት እንኳን አላሳዩትም ነበር። ከጥቂት ዓመታት በፊት ጋዜጦች አንድ ከዳር እስከዳር የተናኘ ዜና አውጥተው ነበር። ይኸውም አንድ ሰው እያደባ ሴትየዋን ሲቀርባትም ሆነ በመጨረሻም በጩቤ ሲወጋት ሠላሳ ስምንት ተመልካቾች ቢያዩም አንዳቸውም ፖሊስ ለመጥራት ስልክ አለመደወላቸውን የሚገልጽ ነበር። እንደዚሁም ሁለት ወጣቶች በዲትሮይት ውስጥ ሲሄዱ በስልክ መደወያ ጎጆ ውስጥ አንዲት ሴት በልብ ድካም በሽታ ስትሰቃይ ያገኙአታል። እነርሱም ቅርብ ወደሆነው ቤት ተሸክመዋት በመሄድ፥ ባለቤቱ በሩን ሲከፍትላቸው እርዳታ ጠየቁ። ያገኙት መልስ ግን «ከበረንዳዬ ላይ ዘወር በሉ – እርሷንም የምታደርሱበት አድርሷት» የሚል ነበር። አንድ የከንታኪ ሐኪም በሽተኛውን ለመጠየቅ በመኪና በመጓዝ ላይ እንዳለ አንድ አደጋ ሲደርስ አየ። ቆመና ለተጎዳው ሰው እርዳታ ካደረገለት በኋላ ወደ በሽተኛው ቤት አመራ። ሆኖም ያ የረዳው ሰው ከጥቂት ቀናት በኋላ ክስ አቀረበበት። ታዲያ በዛሬው ጊዜ «መልካሙን ሳምራዊ» መሆን ይቻላል? እያንዳንዱስ ሰው ራሱን ለመጠበቅ ሲል ልቡን ማደንደን አለበት ማለት ነው? ምናልባት «መሥዋዕትና አገልግሉት» ጥንታዊ ልማድ ስለሆኑ እኛ ዘመናዊ ሥልጣኔ ብለን ከምንጠራው ጋር ሊስማሙ አይችሉም ይሆናል። እንዳውም እርስ በእርስ መረዳዳት በጳውሎስ ጊዜ እንኳን ያልተለመደ ለመሆኑ አያጠያይቅም። በሮም ያሉ ክርስቲያኖች በፊልጵስዩስ ስላለው ችግር ግድ የላቸውም ነበር። ጳውሎስ ወደ ፊልጵስዩስ ፈቃደኛ ሆኖ የሚሄድለት አንድም ሰው አላገኘም (2፡19-21)። ጊዜው ብዙም አልተለዋወጠም ማለት ነው። ጳውሎስ በዚህም አንቀጽ፥ አሁንም ቢሆን ስለ ትሑት አእምሮ እያስረዳን ነው። ኢየሱስ ክርስቶስን ምሳሌ በማድረግ ለትሑት አእምሮ መግለጫ ሰጥቶናል (2፡1-11)። ከእራሱ ልምምድ በመነሣት የትሑት አእምሮ እንዴት እንደሚሠራ ቀደም ሲል ያሳየን ነው (2፡ 12-18)። አሁን በአገልግሎቱ ጊዜ ከረዱት ሰዎች መሀል ሁለቱን ያስተዋውቀናል፣ ጢሞቴዎስንና አፍሮዲጡን፣ እና ይህንንም ያደረገው ያለ ምክንያት አልነበረም። በእርግጥ አንባቢዎቹ የሚከተለውን ምክንያት እንደሚያቀርቡ ያውቃል፥ «እኛ እንደ ክርስቶስና እንደ ጳውሎስ ይህን መሰሉቹን ምሳሌዎች ለመከተል አይቻለንም። መቼም ኢየሱስም የእግዚአብሔር አንድያ ልጁ ነው ጳውሎስም የተመረጠ ሐዋርያ፥ ትልቅ መንፈሳዊ ልምምድ ያለው ነው! » ሲሉ ምክንያት ይሰጣሉ። ከዚህም የተነሣ ነው ጳውሎስ ሐዋርያ ወይም በጣም የሚያስደንቅ ተአምር የሚሠሩትን ሳይሆን ሁለቱን «ተራ ቅዱሳን» የሚያስተዋውቀን። እንድናውቅ የሚፈልገውም ትሑት አእምሮን ጥቂት የተመረጡ ሰዎች ብቻ የሚታደሉት ስጦታ አለመሆኑን ነው። ይህ ስጦታ ማንኛውም ክርስቲያን ደስታን ያገኝ ዘንድ የሚያስፈልገው ነው። በመሆኑም ዕድሉ ለሁሉም አማኞች ተሰጥቷቸዋል። ጢሞቴዎስ (2፡19-24) ጳውሎስ በመጀመሪያ የወንጌል አገልግሎት ጉዞው ላይ ጢሞቴዎስን በድንገት አገኘው (ሐዋ. 16፡6 ጀምሮ)፥ ምናልባትም በዚያን ጊዜ ወጣቱ ተለውጦ ሊሆን ይችላል (1ኛ ቆሮ. 4፡17)። በመጀመሪያም ክርስትናን የተቀበሉት የጢሞቴዎስ እናትና አያት ነበሩ (2ኛ ጢሞ. 1፡3-5)። እርሱም በእናቱ የአይሁድ በአባቱም የአሕዛብ ልጅ ነበር፥ ነገር ግን ጳውሎስ ሁልጊዜ በእምነት የራሱ «የተወደደ ልጅ» አድርጎ ይቆጥረዋል (2ኛ ጢሞ. 1፡2)። ወጣቱ ጢሞቴዎስ የጳውሎስ ረዳት መሆን የጀመረው ጳውሎስ ወደ ልስጥራንና ደርቤን ለሁለተኛው ጊዜ በተመለሰበት ወቅት ነው(የሐዋ. 16፡1-4)። በአንድ በኩል፥ ጢሞቴዎስ በኋላ ማርቆስ በመባል የሚታወቀውን ዮሐንስን ተክቷል። ይኸውም ጳውሎስ በዚህ በጉዞው ላይ ማርቆስን ይዞ ለመሄድ ባለመፈለጉ ነው። ለዚህም ምክንያቱ ማርቆስ ከዚህ ቀደም ሲል ኃላፊነቱን ለመሸከም ፈቃደኛ ባለመሆኑ ነው (ሐዋ. 13፡13፤15፡36-41)። ከዚህ ከጢሞቴዎስ ልምምድ ውስጥ የምንማረው ትሑት አእምሮ በአንድ አማኝ ሕይወት ውስጥ ከመቅፅበት የሚታይ ወይንም ትኩረት ሳንሰጠው የሚከሰት ነገር አለመሆኑን ነው። ጢሞቴዎስ ለማደግና ለመጎልበት «የክርስቶስን አሳብ» ያዘ። አገልጋይ መሆን የተፈጥሮው አልነበረም። ነገር ግን የጌታን ፈለግ በመከተሉና ከጳውሎስ ጋር በቅርብ በመሥራቱ፥ ጳውሎስ የሚተማመንበትና እግዚአብሔር የሚባርከው ዓይነት አገልጋይ ለመሆን በቃ። የዚህን ወጣት ሰው ባሕርይ ተመልከት። እርሱ የማገልገል አሳብ ነበረው (2፡19-21) መጀመሪያ ነገር፥ ጢሞቴዎስ በተፈጥሮው ለሰዎች ጥንቃቄ የሚያደርግ ስለሚያስፈልጋቸውም ነገር የሚጨነቅ ነበር። እርሱ «ጓደኞቹን በማሸነፍና ሰዎችን በመጫን» አይደሰትም ነበር፤ እርሱ ከልቡ የሚደሰተው በሚያገለግላቸው ሰዎች አካላዊና መንፈሳዊ ደኅንነት ነበር። ጳውሎስ ስለፊልጵስዩስ ቤተ ክርስቲያን ጭንቀት አድሮበት ነበር። በመሆኑም ጭንቀቱን የሚገልጽለትና በዚያም የሚያየውን ሁሉ ሳይደብቅ የሚነግረው አንድ ሰው መላክ ፈልጎ ነበር። በሮም ውስጥ በመቶ የሚቆጠሩ ክርስቲያኖች ነበሩ (በሮሜ ከተማ ውስጥ ጳውሎስ ለ26ቱ በስማቸው ሰላምታ አቅርቧል)፤ ሆኖም አንዳቸውም ይህንን ጉዞ ለማድረግ ፈቃደኞች አልነበሩም። «ሁሉ የራሳቸውን ይፈልጋሉና፥ የክርስቶስ ኢየሱስን አይደለም» (ፊልጵ. 2፡21)። ከዚህ የምንረዳው ሁላችንም ብንሆን በፊልጵ. 1፡21 ወይም በፊልጵ. 2፡21 ውስጥ መኖራችንን ነው! ነገር ግን ጢሞቴዎስ በተፈጥሮው ለሌሎች በጎ ለማድረግ የሚጨነቅ ነበር። ስለዚህ የአገልጋይ አሳብ ያለው ሰው ነበር። በሮም ውስጥ ያሉ አማኞች ግን በራሳቸው ጉዳይ ብቻ የተጠመዱና በውስጣዊ ጭቅጭቃቸው የተያዙ በመሆናቸው (1፡15-16) ለዚህ ዓይነቱ ጠቃሚ ለሆነው የጌታ አገልግሉት ጊዜ አልነበራቸውም። በአሁኑም ጊዜ ቢሆን የቤተ ክርስቲያን ዓቢዩ ችግር አባሎቹ ጊዜያቸውንና ኃይላቸውን አላስፈላጊ በሆኑ ጉዳዮች ላይ ማዋላቸው ነው። ጢሞቴዎስ አንዱን ወገን የማጠናከር ወይም ሌላውን የመከፋፈል ፍላጎትም ምኞትም አልነበረውም። እርሱ በእግዚአብሔር ሰዎች መንፈሳዊ ሁኔታ ብቻ ደስተኛ ነበር። ይህም በተፈጥሮው የተቀዳጀው ጸጋ ነበር። ሆኖም ይህ ጸጋ እንዴት ነው ሊበለፅግና ለሌሎችም አገልግሎት ሊውል የሚችለው? መልሱን በሚቀጥለው በወጣቱ ሰው ባሕርይ ውስጥ እናገኛለን። ሌሎችን ለማገልገል የሠለጠነ ነበረ (2፡22) ጳውሎስ ጢሞቴዎስን ክርስቶስን እንደተቀበለ ወዲያውኑ የ«ቡድኑ» አባል አላደረገውም። ጳውሎስ እንዲህ ዓይነቱን ስህተት ላለመፈጸም የሚጠነቀቅ ሰው ነበር። መጀመሪያ ላይ በልስጥራንና ደርቤን ውስጥ የቤተ ክርስቲያን ተራ አባል በመሆን እንዲያገለግል ትቶት ሄደ። ከዚያም በዚያ ኅብረት በመንፈሳዊ ነገሮች አደገ፥ ጌታንም እንዴት እንደሚያገለግል ተማረ። ጳውሎስ ከጥቂት ዓመታት በኋላ ወደዚያ አካባቢ ሲመለስ ስለ ወጣቱ ጢሞቴዎስ «ወንድሞች ሲመሰክሩለት» በመስማቱ ደስ አለው (ሐዋ. 16፡2)። ጳውሎስም ከዓመታት በኋላ ለጢሞቴዎስ ሲጽፍለት፥ አዲስ የተለወጠ ሰው ለአገልግሎት ብቁ ከመሆኑ በፊት ማደግና መሠልጠን እንደሚያሻው ገልጦለታል (1ኛ ጢሞ. 3፡6-7)። አንድ ታዋቂ የምሽት ክበብ ተጫዋች ወደ አንድ መጋቢ በመሄድ መዳኑንና ጌታን ለማገልገል መፈለጉን አስታወቀው «ከዚህ ቀጥዩ ምን ማድረግ ይገባኛል?» በማለትም ጠየቀው። «እኔ የማሳስብህ፥ ከአንድ ጥሩ ቤተ ክርስቲያን ጋር ተገናኝተህ ማደግ እንድትጀምር ነው» ብሉ መጋቢው ከመለሰለት በኋላ፥ ከዚያም «ሚስትህ ክርስቲያን ናት?» ሲል ጠየቀው። «አይደለችም» አለ ሙዚቀኛው፥ «ሆኖም በእኔ አማካይነት እንደምትለወጥ ተስፋ አደርጋለሁ» ካለ በኋላ «ግን እኮ እርሷ ለመለወጥ እፈልጋለሁ እስከምትለኝ መጠበቅ የለብኝም! ማለቴ አሁኑኑ ለእግዚአብሔር አንድ ነገር ማድረግ አለብኝ» አለ። «አዎን፤ ስለ ጌታ ለመመስከር መጠበቅ አያስፈልግህም። የቤተ ክርስቲያን አባል በመሆን ተሰጥዖህን ለክርስቶስ ተጠቀምበት» ሲል መከረው። «ነገር ግን እኔን አላወቅከኝም» ብሉ ሙዚቀኛው ተቃወመ፥ «እኔ እኮ ሁሉም ሰው የሚያውቀኝ ትልቅ ተጫዋች ነኝ። የራሴ የሆነም ድርጅት መጀመር እፈልጋለሁ የሙዚቃ ሸክላዎችን ማሳተም፥ በብዙ ሕዝብ መሀልም መታየት እፈልጋለሁ»። መጋቢው በማስጠንቀቅ፥ «በጣም በርቀትና በፍጥነት ከሄድክ እራስህንና ምስክርነትህን ልትጎዳ ትችላለህ። ሰዎችን መማረክ የሚጀመርበት ቦታ ከቤት ውስጥ ነው። እግዚአብሔር የአገልግሎትን ቦታ የሚከፍትልህ እንደተዘጋጀህ ሲያይ ነው። እስከዚያው ድረስ መጽሓፍ ቅዱስህን አጥና፥ እራስህን ለማሳደግ ዕድል ስጠው» አለው። ሰውየው የመጋቢውን ምክር አልተቀበለም። በእርሱ ምትክ ግን የራሱ የሆነ ድርጅት ከፍቶ በራሱ ኃይል ለማደግ ጀመረ። ሆኖም ሥራው «የተሳካለት። ከዓመት ላነሰ ጊዜ ብቻ ነበር። ከባዱን ኃላፊነቱን ለመወጣት በቂ ጥንካሬ ስላልነበረው ምስክርነቱን ብቻ ሳይሆን፥ በማያቋርጥ ጉዞው የተነሣም ከሚስቱና ከቤተሰቡ ጋር እንደ ባዕድ መተያየት ጀመረ። ከዚያም እንግዳ ከሆነ ቡድን ጋር በመግጠሙ ከሕዝባዊ አገልግሎቱ ላይ ተሰወረ፥ በመጨረሻም የተበላሸና የከሰረ ሰው ሆነ። መጋቢውም ሰለ ሰውየው ሁኔታ ሲተች «የጠለቀ ሥር በመስደድ ምትክ፥ ቅርንጫፎቹን ለማንሰራፋት የፈለገ ሰው ነበር። ይህን የሚያደርግ ሰው መጨረሻው ውድቀት ይሆናል» አለ። ጳውሎስ ይህን መሰሉን ስሕተት በጢሞቴዎስ ላይ አልፈጸመም። ወደታች ሥር እንዲሰድ ጊዜ ሰጥቶት ነበር። ከዚያም ወጣቱን ሰው በወንጌል ሥራ ካስገባው በኋላ አብረው ይሠሩ ነበር። ለጢሞቴዎስ ቃሉን ማስተማር ብቻ ሳይሆን በአገልግሎቱ የሐዋርያውን ፈለግ ይከተል ዘንድ ከጎኑ እንዳይለይ ፈቀደለት (2ኛ ጢሞ. 3፡10-17)። ይህ ኢየሱስ ደቀ መዛሙርቱን ያሠለጠነበት መንገድ ነው። በሥራ ልምምዳቸው ላይ የሚረዳቸውን ሚዛናዊ የሆነ የግሉን ትዕዛዝ ይሰጣል። ከትምህርት ውጪ የተገኘ ልምድ ወደ ተስፋ መቁረጥ ያመራል። እንደዚሁም ትምህርት ከልምምድ ውጭ ሲሆን ወደ መንፈሳዊ ሞት ያመራል። ትምህርትና ልምምድ ሁለቱም ያስፈልጋሉ። የአገልጋይ ሽልማት አለው (2፡23) ጢሞቴዎስ የ«መሥዋዕትንና የአገልግሎትን» ትርጉም ያውቅ ነበር (2፡17)፤ ሆኖም ግን እግዚአብሔር ለሽልማት ያበቃው በታማኝነቱ ነው። በመጀመሪያ ነገር፣ ጢሞቴዎስ ሌሎችን በመርዳት ደስ ይለዋል። ችግሮችና መከራዎች ቢኖሩም ቅሉ በዚያ መጠን ድሎችና በረከቶችም ነበሩ። ምክንያቱም ጢሞቴዎስ «ጥሩ እና ታማኝ አገልጋይ» ስለነበር በጥቂት ነገሮች ላይም የታመነ ስለ ሆነ እግዚአብሔር “በብዙ ነገሮች” ሾመው፥ ትሑት አእምሮውም በደስታ ተሞላ (ማቴ. 25፡21)። ከታላቁ ሐዋርያ ከጳውሎስ ጋር በማገልገሉ እና በሚያስቸግሩ ሥራዎች ላይ በመርዳቱ ደስ ይለዋል (1ኛ ቆሮ. 4፡17 ጀምሮ፤ በጳውሎስ መልእክቶች ውስጥ ጢሞቴዎስ ቢያንስ ቢያንስ 24 ጊዜ ተጠቅሷል)። ምናልባትም እግዚአብሔር ለጢሞቴዎስ ከሁሉም የበለጠውን ሹመት የሰጠው፥ ታላቁ ሐዋርያ ጳውሎስ ወደ አገሩ በተጠራበት ጊዜ በጳውሎስ ምትክ እንዲሠራ በመምረጡ ነበር (2ኛ ጢሞ. 4፡1-11 ተመልከት)። ጳውሎስም ቢሆን ወደ ፊልጵስዩስ ለመሄድ ይፈልግ እንጂ፥ ዳሩ ግን በምትኩ ጢሞቴዎስን ላከው። ይህ የቱን ያህል ታላቅ ክብር ነው! ጢሞቴዎስ የጳውሎስ ልጅና የጳውሎስ አገልጋይ ብቻ አይደለም ግን የጳውሎስ ምትክ ሆነ። ስሙም በክርስቲያኖች ዘንድ እስከ ዛሬ በከፍተኛ አክብሮት ይነሳል፥ ወጣቱ ጢሞቴዎስ ክርስቶስን በማገልገል ሥራ በተጠመደበት ጊዜ እንኳን ይህን ክብር አገኘዋለሁ ሲል ጨርሶ አልሞም አያውቅም ነበር። ትሑት አእምሮ የሰዓት ስብከት፥ የሳምንት ትምህርታዊ ጉባኤ ወይም የዓመት አገልግሎት ውጤት አይደለም። ትሑት አእምሮ በውስጣችን አድጓል የምንለው እንደ ጢሞቴዎስ ከጌታ ተቀብለን ሌሎችን ለማገልገል ፈቃደኞች ስንሆን ነው። አፍሮዲጡን (2፡25-30) ጳውሎስ «ከዕብራውያንም ዕብራዊ» ነበር፤ ጢሞቴዎስ በአንድ በኩሉ አይሁድ በሌላው ደግሞ አሕዛብ ነበር (ሐዋ. 16፡1)። አፍሮዲጡን ግን እኛ እስከምናውቀው ድረስ ሙሉ በሙሉ አሕዛብ ነበር። በፊልጵስዩስ ቤተ ክርስቲያን አባል ሆኖ በጤናውና በኑሮው ላይ አደገኛ ኃላፊነት በመውሰድ ወንጌላዊ ስጦታቸውን ወደ ሮም ለማድረስ ፈቃደኛ የሆነ ሰው ነበረ (4፡18)። ስሙ «ደስ የሚል» ማለት ነው። እና እርሱም ደስ የሚያሰኝ ክርስቲያን ነው። እርሱ ሚዛናዊ ክርስቲያን ነበር (2፡25) ጳውሎስ ስለዚህ ሰው ብዙ በመናገር ምትክ «ወንድሜ እና የሥራ ጓደኛዬ፥ ወታደሬ» ብቻ ሲል አልፎታል። እነዚህ ሦስቱም ገለጻዎች ጳውሎስ በዚህ መልእክት መጀመሪያ ምዕራፍ ላይ ስለወንጌል ከጻፈው ጋር ይዛመዳሉ። «ወንድሜ» – «የወንጌል ኅብረት» (1፡5) «የሥራ ጓደኛዬ» – «የወንጌል መስፋፋት» (1፡12) «ወታደር» – «የወንጌል እምነት» (1፡27) አፍሮዲጡን ሚዛናዊ ክርስቲያን ነበር! የተሟላ መሆን በክርስትና ሕይወት ውስጥ ጠቃሚ ነው። አንዳንድ ሰዎች «ኅብረትን» ያገንናሉ፤ በዚያው ልክ ደግሞ ወንጌልን ማስፋፋትን ይረሳሉ። አንዳንዶች «የወንጌልን እምነት» በመጠበቅ ተካፋይ ይሆናሉ፥ ግን ከሌሎች አማኞች ጋር ኅብረትን መገንባትን ችላ ይላሉ። አፍሮዲጡን ከእነዚህ በአንዱም ወጥመድ ውስጥ አልገባም። እርሱ የኢየሩሳሌምን ቅጥር እንደሠራው እንደ ነህምያ በአንድ እጁ ጎራዴ በሌላው እጁ ደግሞ ቅጥሩን የሚሠራበትን መሣሪያ የያዘ ነበር (ነህ. 4፡17)። በጎራዴ መገንባት እንደማይቻል ቅጥሩን በሚሠሩበት መሣሪያም መዋጋት አይቻልም። የጌታን ሥራ ለማከናወን ሁለቱም የግዴታ አስፈላጊዎች ናቸው። ሸክም ያለው ክርስቲያን ነበር (2፡26-27፥ 30) እንደ ጢሞቴዎስ፥ አፍሮዲጡንም ስለሌሎች ያስብ ነበር። በመጀመሪያ ነገር እርሱ ስለ ጳውሎስ ይጨነቅ ነበር። ጳውሎስ በሮም እስር ቤት እንዳለ ፊልጵስዩስ ሆኖ በሰማ ጊዜ፥ ረጅምና አደገኛ ጉዞ ወደ ሮም ለመጓዝና ከጳውሎስ ጎን ለመቆምና ለመርዳት ፈቃደኛ ሆነ። የቤተ ክርስቲያንን የፍቅር ስጦታ ወሰደለት። ይህንንም ያደረገው በሕይወቱ ፈርዶ ነው። በዛሬውም ጊዜ ቤተ ክርስቲያናት ሸክማቸው የከበደና ወንጌል የሚያሰራጩትን በችግር ላይ የሚገኙ አገልጋዮችን ለመርዳት የብዙ ወንዶችንና ሴቶችን እርዳታ ይፈልጋሉ። አንድ የወንጌል አገልግሎት መሪ «የእኛ ቤተ ክርስቲያን ችግር በጣም ብዙ ተመልካቾች አሉን ግን በቂ ተሳታፊዎች የሉንም» በማለት ደምድመዋል። አፍሮዲጡን የቤተ ክርስቲያንን ምፅዋት በማዋጣት ብቻ የሚረካ ሰው አልነበረም። የተሰበሰበውን ስጦታ ለማድረስ እራሱን መሥዋዕት እስከማድረግ የደረሰ ሰው ነበር። ከዚህ በተጨማሪም ይህ ሰው ለራሱ ቤተ ክርስቲያን የሚቆረቆር ነበር። ሮም ከደረሰ በኋላ ሕመም አድሮበት ሊሞት ምንም አልቀረውም። ይህም ወደ ፊልጵስዩስ መመለሱን አዘገየበት፥ እናም በዚያ ያሉት ሰዎች ለእርሱ ተጨነቁ። አፍሮዲጡን ግን ስለእራሱ አሳብ አልገባውም፥ የበለጠ ያሳሰበው ስለእርሱ በመጨነቅ ላይ የነበሩት በፊልጵስዩስ ያሉት ሰዎች ሁኔታ ነበር። ይህ ሰው የኖረው በፊልጵስዩስ 1፡21 ነው እንጂ በፊልጵስዩስ 2፡21 ውስጥ አይደለም። እንደ ጢሞቴዎስ ሁሉ እርሱም፥ ለሌሎች መጨነቅ ተፈጥሮው ነው። በ2፡26 ውስጥ «በሐዘን ስሜት በመዋጡ» የሚለው ሐረግና በክርስቶስ ላይ በጌተሰማኒ (ማቴ. 26፡37) ያደረው ስሜት ተመሳሳይ ናቸው። እንደ ክርስቶስ፥ አፍሮዲጡን የመሥዋዕትንና የአገልግሉትን (2፡30) ትርጉም ያውቃል። ሁለቱም የትሑት አእምሮ ባለቤቶች ነበሩ። የተባረከ ክርስቲያን ነበር (2፡28-30) ለአንድም ሰው በረከት ሳያተርፉ ሕይወትን ያህል ነገር ማሳለፍ ምንኛ የሚያሳዝን ነገር ነው! አፍሮዲጡን ለጳውሎስ በረከት ነበር። ጳውሎስ በእስር ቤት ሳለ አፍሮዲጡን ሕመሙ እንኳን ቢያሰቃየውም ከጎኑ አልተለየም። ጳውሎስና እርሱ ያሳለፉት እንዴት ያለ የተባረከ ጊዜ ይሆን! ከዚህ በተጨማሪ ደግሞ አፍሮዲጡን ለቤተ ክርስቲያኑም በረከት ሆኗል። ጳውሎስ ስለ መሥዋዕትነቱ እና ስለ አገልግሎቱ እንዲያከብሩት ቤተ ክርስቲያኑን አስጠነቀቀ። (ክርስቶስ ክብሩን አግኝቷል ግን አገልጋይም ክብር ቢቀበል ምንም ስሕተት የለውም 1ኛ ተሰ. 5፡12-13 አንብብ)። በፊልጵ. 2፡7 («እንደሚገባ ነገር አልቆጠረውም» ) እና 2፡29 («በሙሉ ደስታ ተቀበሉት») በሚለው መካከል የሚቃረን አሳብ የለም። ክርስቶስ በቸርነቱ ራሱን ዝቅ፥ ዝቅ አደረገ፥ እግዚአብሔር ግን ከፍ፥ ከፍ አደረገው። እንደዚሁም አፍሮዲጡን ምንም ሽልማት ሳያስብ ነው ራሱን መሥዋዕት ያደረገው። ሆኖም ጳውሎስ ይህንን ትሕትናውን በመረዳት የቤተ ክርስቲያኑ አባላት ለእግዚአብሔር ክብር ሲሉ አፍሮዲጡንንም በአክብሮት እንዲመለከቱት አሳሰባቸው። እርሱ ለቤተ ክርስቲያኑና ለጳውሎስ በረከት ነበረ፤ እና ዛሬም ደግሞ ለእኛ በረከት ሆነ። የትሑት አእምሮ ባለቤት ለመሆን መሥዋዕትነትንና አገልግሉትን ቢጠይቅም፥ ሆኖም ግን ውጤቱ ደስተኛ ሕይወት ለመሆኑ በአፍሮዲጡን ተረጋገጠ። እርሱ እና ጢሞቴዎስ በአንድነት፥ ራሳችንን ለጌታና ለእርስ በርሳችን እንድናስገዛ በክርስቶስ መንፈስ ያሳስቡናል። ክርስቶስ እኛ የምንከተለው ምሳሌ ነው። ጳውሎስ ለእኛ ኃይልን አሳይቶናል (4፡ 12-19)፤ እና ጢሞቴዎስና አፍሮዲጡን ይህ አሳብ በእውነት እንደሚሠራ ማስረጃ ናቸው።
የሊቢያ ሕዝብ፣ አምባገን መሪው የነበሩትን ኮሎኔል ሙአመር ጋዳፊን ከሥልጣን ለመገልበጥ አቅዶ፣ እአአ በየካቲትን 2011 ያቀጣጠለውን አብዮት ሰባተኛ ዓመት ነገ ሐሙስ እንደሚያስብ ተገለጠ። ዋሺንግተን ዲሲ — የሊቢያ ሕዝብ፣ አምባገን መሪው የነበሩትን ኮሎኔል ሙአመር ጋዳፊን ከሥልጣን ለመገልበጥ አቅዶ፣ እአአ በየካቲትን 2011 ያቀጣጠለውን አብዮት ሰባተኛ ዓመት ነገ ሐሙስ እንደሚያስብ ተገለጠ። ይሁን እንጂ፣ ሀገሪቱ ውስጥ ዛሬም የተለያዩ ግጭቶችና አመፆች እየተካሄዱ ባሉበት ሁኔታ፣ ሊቢያውያን እስካሁንም አብዮታቸው ግቡን እንዳልመታውና ያለመውንም እንዳላሳካ ይናገራሉ። “የዘንድሮው ዓመታዊ መታሰቢያ ግን፣ ለአንዳንዶቹ ሊቢያውያን የበለጠ መራራና አሳዛኝ” እንደሆነ ተመራማሪዎች ይናገራሉ። በፍጥነት ወደተቀሩት የሊቢያ ግዛቶች የተዛመተውን የቤንጋዚውን አመፅ ከተከታተሉ ተመራማሪዎች አንዷ፤ሜሪ ፊተጀራልድ ናቸው። “ከፀረ-ጋዳፊ አብዮት ጋር በተያያዘ በርካታ እንቅስቃሴዎች ተካሂደዋል” የሚሉት እኒሁ ተንታኝ፣ “በተለይ ወጣቱ ትግሉን እስከ አውሮፓ አድርሶታል” ሲሉ ይገልፆታል።
ሓድነት ሰራሕተኛታት (Arbetsmarknadsenheten) ናይ ስራሕ ስልጠና, ናይ ስራሕ ክእለት , ናይ ስራሕ ልምዲ, ናይ ቋንቋ ስልጠናን ብምምሕዳር ዝወሃብ ናይ ሓደ ዓመት ስራሕ እዩ። ከም ንኣብነት ብተወሳኺ ረሱሽ ምስ ቤት ትምህርቲን ጆርዲን ወይ ስራሕ ኣብ ምምሕዳር መዋፈሪ መካይን ከም ተወሳኪ ክህብ ይኽእል። ከም ተወሳኺ ነቶም ተወሳኪ ሓገዝ ዘድልዮም ሰባት ንመጻኢ ብቑዓት ኮይኖም ክሳተፉ ደገፍ ዝህቡ የዳሉ። ሓድነት ሰራሕተኛታት (Arbetsmarknadsenheten) ዝተፈላለዩ ንጥፈታት የካይድ። ንኣብነት ናይ ጉጅለ ስራሕ ኣብ መንጎ፡ ጽሬት፡ ጽርበት ዕንጨይቲ፡ ማእለማ፡ ክሽነን ከምኡዉን ናይ ጫካ ስራሕ ይህብ። ቤት ጽሕፈት ሀግትሪከትን (Högtrycket, ISA-kontoret) ቤት ጽሕፈት ሓድነት ሰራሕተኛታትን (Arbetsmarknadsenheten) ኣብ መንግኦም ናይ ሓባር ዝምድና ኣለዎም።
ጉዳያችን - GUDAYACHN: የቴሌቭዥን ድራማዎችን በስድስተኛውም የስሜት ህዋሳችንም መቃኘቱን አንርሳ።የትኞቹ ያስተምራሉ? የትኞቹ መታረም ይፈልጋሉ? ''ቤቶች'' እና ''ሞጋቾች'' ድራማ (የጉዳያችን አጭር ማስታወሻ) ጉዳያችን - በጉዳያችን ሚድያ፣ኮምኒኬሽን እና ምክር አገልግሎት የሚዘጋጅ ሲሆን ከ2003 ዓም ጀምሮ በድረ-ገፅ ላይ የነበረ በአሁኑ ጊዜ ከአንድ ሚልዮን በላይ ጎብኚዎች ያሉት ገፅ ነው። Gudayachn is prepared by Gudayachn Multimedia, Communication and Consultant Organization. It has been online since 2011. Currently, Gudayachn is being visited by over One-million readers from all over the world. ወደ የሚፈልጉት ቋንቋ ይቀይሩ Translate to different Languages Thursday, March 5, 2015 የቴሌቭዥን ድራማዎችን በስድስተኛውም የስሜት ህዋሳችንም መቃኘቱን አንርሳ።የትኞቹ ያስተምራሉ? የትኞቹ መታረም ይፈልጋሉ? ''ቤቶች'' እና ''ሞጋቾች'' ድራማ (የጉዳያችን አጭር ማስታወሻ) ''ሞጋቾች'' የተሰኘው የ ኢቢኤስ ተከታታይ ድራማ ተዋናዮች (ፎቶ ከኢትዮ ሲኒማ ድረ-ገፅ) በቴሌቭዥን የሚተላለፉ መርሐ ግብሮች አነሰም በዛም በሕዝብ ላይ የሚፈጥሩት የእረጅም ጊዜ ተፅኖ ቀላል አይደለም።በተለይ በታዳጊ ወጣቶች እና ልጆች ላይ ለነገ እነርሱነታቸው የሚጭረው ስሜትም ሆነ አለማቸውን እና አካባቢያቸውን የሚመለከቱበት ዕይታ የጠበበ አልያም የሰፋ ወይንም የተንሸዋረረ የመሆን እድሉ ትልቅ ነው።እዚህ ላይ ወላጆች ለልጆቻቸው ከቴሌቭዥን መርሃ ግብር በኃላ የሚሰጡት የማስተካከያ ሃሳብ ወይንም ልጆችም ሆኑ ወጣቶች ጉዳዩን የሚያዩበትን እይታ ቀላል አይደለም። የኢትዮጵያ ተለቭዥንን በሀገር ውስጥ የመረጃ ምንጭነት ተአማኒነቱ የወረደበትን ደረጃ ለመግለፅ ህዝቡ ''የኢትዮጵያ ቴሌቭዥን እውነት የምናገረው ሰዓት ብቻ ነው'' የሚለውን አባባል መግለፁ ብቻ በቂ ነው።ከግማሽ ክ/ዘመን በላይ በመገናኛ ብዙሃንነት የቆየ የቴሌቭዥን ጣብያ በእዚህ አይነት ደረጃ የወረደ የመረጃ ምንጭ መሆኑ እንደ ኢትዮጵያዊነት በጣም ያሳዝና።ዛሬ ቢልልን ኖሮ ኢቲቪ በመላው ዓለም ባሉ ከተሞች ወኪሎች በኖሩት እና በቀጥታ የሚዘግቡ ዘጋቢዎች በኖሩት ነበር። ይህ ደግሞ ከወጭም አንፃር ብዙ አለነበረም።ምክንያቱም በመላው ዓለም እንደመበተናችን በነፃ አገልግሎት ለመስጠት ፈቃደኛ የሆኑ ኢትዮጵያውያን ማግኘት ከባድ አይደለም።ነገር ግን አለመታደል ሆኖ አምባገንነት፣ጎሰኝነት እና ሙስና መላውን የኢትዮጵያ ሕዝብ እንደጠረነፈ ሁሉ የኢትዮጵያ ቴሌቭዝንም አንዱ ሰለባ ነው።ኢትዮጵያውያን ግን በሀገር ቤት የታፈነ ድምፃቸውን በቸልታ አላዩትም።በጥቂቶች አስተባባሪነት የኢትዮጵያ ሳተላይት ቴሌቭዥን በመላው ዓለም እና በሀገር ቤት ላሉ ወገኖቻችን ብቸኛው ነፃ የመገናኛ ብዙሃን ለመሆን በቅቷል። የእዚህ አጭር ማስታወሻ አላማ ስለ ኢትዮጵያ ቴሌቭዥን ታሪክ ለማውራት አይደለም።ስለሚያቀርባቸው ሳምንታዊ ድራማዎች ግን ትንሽ ማለት ፈለኩ።የቴሌቭዥን ድራማዎቹን ምግብ እየበላሁም ሆነ መንገድ ላይ ባለኝ ክፍት ጊዜ እመለከታቸዋለሁ።ይህንን የማደርገው መዝናኛ ስለሆኑ ብቻ ሳይሆን አሁን ያለውን የሀገር ቤትን ማኅበራዊ፣ስነ-ልቦናዊ፣ፖለቲካዊ እና ምጣኔ ሃብታዊ ሁኔታ ስለሚያንፀባርቁልኝ ነው።የድራማዎቹን የመሃል እንቡጥ መልእክት ፈልፍላችሁ ለማግኘት ስትሞክሩ (በስድስተኛው የስሜት ህዋስ ማለቴ ነው) ብዙ ጠቃሚ እና ጎጂ ጎኖቹን ለማየት አያስቸግራችሁም። በስድስተኛው የስሜት ህዋስ የሶስቱ ድራማዎች እይታ እዚህ ላይ በቴሌቭዥን ከሚቀርቡት ድራማዎች ውስጥ የሁለቱ ማለትም ''ቤቶች'' እና ''ሞጋቾች'' ላይ የማነሰው የጠለቀ ሂስ አለመሆኑን እና ያንን ለማድረግ የሙያው ክህሎት እንደሌለኝ ለመግለፅ እፈልጋለሁ።ነገር ግን ድራማዎቹ በህብረተሰባችን ላይ ያላቸው አሉታዊ እና በጎ ተፅኖ ላይ ሃሳብ መስጠት አስፈላጊ ሆኖ አግኝቼዋለሁ። 1/ ''ቤቶች'' ድራማ ይህ በየሳምንቱ ቅዳሜ ምሽት የሚቀርበው ድራማ በብዙዎች ዘንድ በአስቂኝነቱ የሚጠቀስ እና በርካታ ተመልካች ያለው መሆኑ ይታወቃል።አመታዊ ዝግጅቱን ሲያዘጋጅም የሚመለከቱት ተመልካቾች በርካታ መሆናቸውን ያሳያል።እንደ እኔ አስተያየት ድራማው ከማዝናናት ባለፈ ሊያስተምር የሚገባው በርካታ ነገሮች ይቀሩታል።በመጀመርያ ደረጃ ታሪኩ አንድ በግንብ በታጠረ ቪላ ቤት ውስጥ የሚኖር ቤተሰብ ዙርያ ያጠነጥናል።ቤተሰቡን መካከለኛ ገቢ ያለው ቤተሰብ ለማለት ይከብደኛል።ምክንያቱም መካከለኛ ገቢ የሚባለው ሕብረተሰብ አሁን በራሱ ጠፍቷል።ከሃያ ሶስት አመታት በፊት አንድ የአንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት መምህር መሬት ተመርቶ ቤት የመስራት አቅም ነበረው።ዛሬ ቤት ለመስራት ከፍተኛ ገቢ ካላቸው ውስጥ የሚመደብ ካልሆነ አይታሰብም።እናም ድራማው ውስጥ የሚተውኑት ቤተሰብ አባላት ቢያንስ ባለ ሁለት ሰራተኛ እና አንድ የጥበቃ ግለሰብ የሚተዳደሩ ናቸው እና መካከለኛ ከሚለው እናውጣቸው።እዚህ ላይ የኢትዮጵያ ሕዝብ ከ95% በላይ በእንደዚህ አይነት ኑሮ የሚኖር አይደለም።አዲስ አበባ ብቻ የግል መፀዳጃ የሌለው የሕዝብ ብዛት ከ70% በላይ እንደሆነ ከተገለጠ እሩቅ አይደለም።በመሆኑም ድራማው ተጨባጩን የሀገራችንን ሕዝብ ኑሮ አይወክልም።ይህ ግን ድራማውን ያስወቅሰዋል እያልኩ አይደለም።ጥቂቶችም ብዙሃኑ ግብር በሚከፍልበት ቴሌቭዥን እርስ በርስ ሲጨዋወቱ መመልከት በራሱ ድራማ ነውና። በእዚህ ድራማ ላይ ''ይቤ'' ገፀ ባህሪ ይዞ የሚጫወተው ወጣት የዩንቨርስቲ ተማሪ ለወጣቱ ምን ያስተምራል? ብዬ ስጠይቅ በገፀ ባህሩ ላይ ባብዛኛው አሁን በዘመነ ኢህአዲግ/ወያኔ አንድ የዩንቨርስቲ ተማሪ የሚኖረውን መልክ ይዞ ታገኙታላችሁ።ይቤ በድራማው ላይ ይጠጣል፣ይቅማል፣የተለያዩ የሴት ወዳጆች አሉት፣የሚናገረው የተደበላለቀ ማለትም ''ከአራዳ አነጋገር'' እስከ እንግሊዝኛ የተደባለቁ፣ኢትዮጵያዊነት በሙሉ የጠፉበት ሆኖ እናገኘዋለን።በነገራችን ላይ ይቤ መሃንዲስ ነው እና የነገ ኢንጅነሮቻችን የሚቅሙ፣የሚያጨሱ ናቸው በመሆኑም መስርያቤቶች ከመሃንድሶች ጋር ሲሰበሰቡ የጫት በጀት መያዝ አለባቸው ማለት ነው። ቤቶች ድራማ ሶስት መስተካከል ነበረባቸው የምላቸው አቀራረብ አይቼበታለሁ የመጀመርያው በቅርቡ የታየው ነው ታሪኩ እንዲህ ነው።ሁለቱ የቤት ሰራተኞች ቡና እያፈሉ ሳሉ የቤት ጠባቂው ዘበኛ ያገኘውን ዱቄት መሰል ነገር ፍሙ ላይ ሲጨምሩት እና በቤቱ ውስጥ የነበሩት በሙሉ ሲሰክሩ ያሳያል።እንደ ድራማው አገላለፅ ለካ የጨሰው አደገኛ ዕፅ ነበር።ሙሉ ድራማው በወቅቱ ቀጥሎ ያሳየን ነገር ቢኖር አንድ እፅ የወሰደ ሰው ምን እንደሚታየው፣ለምሳሌ ድመት ዘንዶ እንደሚመስለው፣ሰዎች ትልቅ ሆነው እንደምታዩት በተግባር እያሳየ ትውልዱን አሰለጠነ።የሚገርመው ድራማው የእፅን አስከፊነት ሳይሆን አዝናኝነት ነው እስኪበቃን የነገረን።እፅ ያጨሱት በፖሊስ ሲያዙ እና ሲቀጡ ሳይሆን የአደገኛ እፅን አዝናኝነት ለታዳጊ ወጣት ሁሉ ተነገረው።ይህንን የተመለከተ ወጣት ''አንድ ቀን ልሞክረው'' እንዲል አድረገው አቀረቡለት።ይህ ክፍል ከታየ ገና ወራት አልተቆተሩም።በአድዋ በዓል ላይ ሸለላችሁ ብሎ ያገደ ፖሊስ ያለው መንግስት በተለቭዝኑ የእፅ አወሳሰድ ስልጠና ሲሰጥ ማየት ያሳምማል። ሁለተኛው፣ ቤተሰቡ ለሽርሽር ከሄደባቸው ቦታዎች አንዱ ቅዱስ ላሊበላን ያሳየናል።በቅዱስ ላሊበላ ቅፅር ውስጥ በአካል ቤተሰቡ ቆሞ የሚሰጠውን ገለፃ ያዳምጣል።በእምነት ቦታ በመሰረቱ የቀልድ ድራማ መስራት አስቸጋሪ ነው።ድራማው ላይ ግን ሃይማኖታውም ሆነ ታሪካዊ ገለፃ ሲሰጥ በመሃል የፌዝ እና የቀልድ ንግግሮች ይሰሙ ነበር።ይህ እንግዲህ በመሃል ከሚገባው የሳቅ ጋጋታ ጋር አብሮ ነው።የእምነት ቦታዎች የሚሰጣቸው ቦታ እና በአማኙ ዘንድም ሆነ በታዳጊ እና ወጣቶች ዘንድ የሚያሳድረው ተፅኖ ፈፅሞ አልተጤነም።ቅዱስ ላሊበላ ከመጎብኘቱ ባለፈ የከበረ ቀልድ የማይነገርበት ቦታ መሆኑን ማሰብ ተገቢ ነበር።በሌላ በኩል ግን የድራማው አላማ ሀገርህን እወቅ በሁሉም ቤተሰብ መለመድ አለበት የሚለውን ሃሳብ በማንፀባረቁ የሚደገፍ አይደለም እያልኩ አይደለም።ለእምነት ቦታዎች የማይባሉ ቀልዶች ቀላቀለበት እንጂ። ሶስተኛው የድራማው አቀራረብ የገጠሩን የሀገራችንን ገበሬ ለከተማው ወጣት የሚስልበት የተሳሳተ አቀራረብ ነው።የቤቱ ዘበኛ ሁል ጊዜ እንቅልፍ በጣም ወዳጅ፣ምግብ የሚወድ፣ሥራ የማይወድ እና ግዴለሽ አድርጎ የሚስልበት ገፀ ባህሪ የኢትዮጵያን ገበሬ ፈፅሞ አይወክልም።የኢትዮጵያ ገበሬ እንቅልፍ የለውም ከማለዳ እስከ ምሽት ሲለፋ ውሎ ማታ የቀረውን ሥራ በመስራት የሚጠመድ፣ንቁ፣በሥራ የሚያምን፣ላመነበት የሚሞት እና ለወዳጁ ሟች ነው።ይህንን የህብረተሰብ ክፍል ነው እንግዲህ ለሕዝቡ ''ሎሽ ማለት ብቻ የሚወድ'' ተብሎ የሚቀርበው።ይህ በእራሱ ከቀልድ ባለፈ ብዙ ማህበራዊ ነገሮችን የሚነካ ነው።በኮሜዲ ፊልሞች ላይ ገፀ ባህርያት የተለያዩ ጠንካራ እና ደካማ ጎኖችን እያነሱ ያስተምራሉ እንጂ በኢትዮጵያ ገበሬ ላይ የሚሳለቅ አቀራረብ ይዘው እና ከገበሬው የምንማረው እንቅልፍ ብቻ የመሰለ አቀራረብ ማንንም አይጠቅምም። እዚህ ላይ የቤቶች ድራማን አንዳንድ ግድፈቶች እና ማስተካከል የሚገባቸውን አቀራረቦች ላይ ሃሳብ ለመስጠት ፍለግሁ እንጂ በደፈናው ድራማውን ለማጣጣል እንዳልተነሳሁ ይታወቅልኝ።ድራማ ከአዝናኝነቱ ባለፈ ወጣቶችን በስነ-ምግባር፣በሀገር ፍቅር ስሜት እና በቅን ለሀገር መስራትን የሚያስተምር ካልሆነ በሳቅ ማንከትከትን ብቻ አላማዬ ብሎ ከተነሳ ስለ እፅ አወሳሰድ የሚያሰለጥነን ከሆነ አደገኛ ነው።ላሰምርበት የምፈልገው ለሕዝብ የሚቀርቡ ድራማዎች በተለያየ ሙያ ላይ ያሉ አማካሪዎች ያስፈልጋቸዋል።ደራሲው ''ህዝብን ካሳቀ እና መንግስትን እስካላሳቀቀ ድረስ መንገዱ ሰላም ነው'' በሚል አስተሳሰብ ብቻ አየር ላይ ማዋል የለበትም። ''ሞጋቾች'' ድራማ ከእዚህ በአንፃሩ በ''ኢቢኤስ''ቴሌቭዥን የሚቀርበው ''ሞጋቾች'' የተሰኘው ድራማ ጥሩ፣አስተማሪ እና ትውልድን የሚያንፅ ሆኖ አግኝቼዋለሁ።ሞጋቾች በአንድ ሆስፒታል ውስጥ የሚሰሩ የህክምና ዶክተሮች እንዴት ህዝባቸውን በታማኝነት እንደሚያገለግሉ እና በማህበራዊ ኑሮአቸው ውስጥ የሚገጥማቸውን ተግዳሮት ያሳያል።የሞጋቾች ድራማ በፊልም አቀራረፅ እና የድምፅ ጥራቱ ብቻ ሳይሆን የመረጡት ሆስፒታል ተራው ሕዝብ የሚገለገልበትን እና እታች ያለው ሕዝብ የሚላቸውን አባባሎች፣ስሜቶችን ሁሉ የሚያንፀባርቅ አቀራረብ ይታይበታል።እዚህ ላይ ማስታወሻዬ አጭር ከመሆኑ አንፃር ባጭሩ ''ሞጋቾች''ድራማ ሶስት ነገሮችን ለአዲሱ ትውልድ እንደሚያስተምር ጠቅሼ ሃሳቤን ልግታ። 1/ ተምሮ በሀገር መስራትን እና ወገንን ማገልገልን በድራማው ብዙ ክፍሎች ላይ የሚታዩት አቀራረቦች በዶክተር ደረጃ ያሉ የህክምና ባለሙያዎች ምን ያህል እታች ላለው ሕዝብ እንደሚጨነቁ እና ኃላፊነት እንደሚሰማቸው ያሳያል። 2/ የዩንቨርስቲ ሴት ተማሪዎች ጥንቁቅ እንዲሆኑ ይመክራል የድራማው ዋና ገፀ ባህሪ በአንድ ወቅት የዩንቨርስቲ ተማሪ ሆና ሳላ አንድ ምሽት በተፈጠረ የምሽት ዳንስ ይመሽባትና ከሰው ቤት ታድራለች።ሆኖም በእዚችው ምሽት ተደፍራ ልጅ ትወልዳለች።ድራማው ባብዛኛው የወለደቻትን ልጅ አባት በመፈለግ ስትደክም ያሳያል።ይህ አሁን ላሉት ወጣቶች እያንዳንዱ ምሽት የምትሰራ ስህተት እና ከዋልጌ ተማሪዎች ጋር መግጠም የሚያስከፍለው ዋጋ ለአመታት የሚተርፍ መሆኑን ያሳያል።ይህም በተለይ ሴት ወጣቶች ጥንቁቅ እንዲሆኑ ይመክራል። 3/ በአንድ ወቅት ችግር ቢያጋጥምም መልሶ መነሳት እንደሚቻል ያስተምራል የድራማው ዋና ገፀ ባህሪ ባንድ ወቅት ተደፍራ ልጅ ለመውለድ ተገደደች።ሆኖም ተመልሳ ጠንክራ በመማሯ ዛሬ ለህክምና ዶክተርነት በቃች።ይህ በራሱ የሚያስተምረው ትምህርት አለ።ወጣቶች ስህተት ላይ ሊወድቁ ይችላሉ ግን ከስህተታቸው ተመልሰው እንደገና ተነስቶ ለቁም ነገር መብቃት ነው ዋናው ቁም ነገር ይለናል የድራማው መልእክት። ባጠቃላይ የኢትዮጵያ ቴሌቭዥን ድራማዎች የረቀቀ የፕሮፓጋንዳ መስርያ አውድማ ወይንም የተበላሸ ትውልድ ማፍርያ ማሽን እንዳይሆኑ በስድስተኛውም የስሜት ህዋሳችንም መቃኘቱን አንርሳ። ጉዳያችን GUDAYACHN BLOG የካቲት 26/2007 ዓም (ማርች 5/2015) By ጌታቸው በቀለ ዳምጠው / Getachew Bekele Damtew Getachew Bekele Damtew at March 05, 2015 Email ThisBlogThis!Share to TwitterShare to FacebookShare to Pinterest No comments: Post a Comment Newer Post Older Post Home Subscribe to: Post Comments (Atom) ክቡር ጠ/ሚ/ር ዐቢይ አሕመድ ትናንት በጽሑፍ ዛሬ ደግሞ በቀጥታ ንግግር ለኢትዮጵያ ሕዝብ ያስተላለፉት መልዕክት ፍጹም ኢትዮጵያዊ እና ታሪካዊ መልዕክት የያዘ ነው።በአጽንኦት ማዳመጥ የሁሉም ኢትዮጵያዊ ፋንታ ነው። ከሃሰተኛ ዩቱበር ተንታኞች እራስን ለመጠበቅ ከምንጩ አድምጦ በተሰጠን አዕምሮ ተጠቅመን ማገናዘብ፣ ጤናማ አስተሳሰብ ነው። የዛሬውን የንግግራቸው እና የትናንቱን የጽሑፍ መልዕክት፣ ሁለቱንም በቪድዮ እና ኦድዮ ከስር ያገኛሉ... የ ኤርትራ ጉዳይ ና የ ሃያ አንደኛው ክ/ዘመን ልጆች አስተሳሰብ በ ካርታ ጫወጣ ጎበዝ አደለሁም። ግን ጆከር የተባለች ካርታ መኖሯን አውቃለሁ።ጆከር ካርታ በ ሁሉም ቦታ ስለምትገባ በ ካርታ ጫወታ ጆከር የደረሰው ሰው የማሸነፍ እድል ስላለው ፊቱ በ ፈገግታ ይሞላል። የ አትዮጵ... A Loud and Clear Lesson – For Ethiopia and the World ዓለም እና ኢትዮጵያ (ከምዕራቡ ዓለም የሰሞኑ የሽብርተኛው ህወሃትን መደገፍ) ትልቅ ትምሕርት ይውሰዱ! በሚል የእንግሊዙ ጸሓፊ ዛሬ ያወጣው ሙሉ ጽሑፍ በርካታ ጉዳዮችን ይዳስሳል። Without US support — milita... ጌታቸው ረዳ ''ክው'' ብሏል።በትግሪኛ የሰጠው መግለጫ።ምን ይዟል? ጌታቸው ረዳ በከፍተኛ ድንጋጤ ውስጥ ========= ጉዳያችን ምጥን ========= ጌታቸው ረዳ በትግርኛ ማምሻውን መግለጫ ሰጥቷል። ጋዜጠኞቹ ይችን ምሽት ጌታቸው አጠገብ መቀመጥ እንዳስጨነቃቸው ከጠያቂዎቹ መርበትበት ለ...
ወደ ኤፌሶን ሰዎች 3፥18-19 ስለዚህ ምክንያት በሰማይና በምድር ያለ አባትነት ሁሉ ከሚሰየምበት ከአብ ፊት እንበረከካለሁ፤በመንፈሱ በውስጥ ሰውነታችሁ በኃይል እንድትጠነክሩ፤ ክርስቶስም በልባችሁ በእምነት እንዲኖር እንደ ክብሩ ባለ ጠግነት መጠን ይስጣችሁ፤ የእናንተ ሥርና መሠረት በፍቅር ይጸና ዘንድ፥ከቅዱሳን ሁሉ ጋር ስፋቱና ርዝመቱ ከፍታውም ጥልቅነቱም ምን ያህል መሆኑን ለማስተዋል፥ ከመታወቅም የሚያልፈውን የክርስቶስን ፍቅር ለማወቅ ትበረቱ ዘንድ፥ እስከ እግዚአብሔርም ፍጹም ሙላት ደርሳችሁ ትሞሉ ዘንድ። በማለት ሙላት ማለት በንድ ጊዜ ሳይሆን የሚደረስበት ረጅም ጉዞና የእየእለቱን ትጋት የሚጠይቅ ጉዞ አድርጎ ያቀርበዋል። የእግዚአብሔር ሙላትና የባለፀግነቱ መጠን ተለክቶ የማያልቅ ነው ።እግዚአብሔር መንፈሱን ሰፍሮ አይሰጥም እንደሚል ቃሉ፤ ግን እኛ ከርሱ ለመቀበል ራሳችንን ያዘጋጀነውንና፤ ያመነውን፤እንዲሁም ድንኳናችንን ያሰፋነውን ያክል በረከት እንቀበላለን፤ለዚህ ጥሩ ምሳሌ የሚሆነን ታሪክ በ2 ነገስት ምእራፍ 4 ላይ አለ፤ 2 ነገስት 4፡1 ከነቢያትም ወገን ሚስቶች አንዲት ሴት፦ ባሌ ባሪያህ ሞቶአል፤ ባሪያህም እግዚአብሔርን ይፈራ እንደ ነበረ አንተ ታውቃለህ፤ ባለ ዕዳ ልጆቼን ባሪያዎች አድርጎ ሊወስዳቸው መጥቶአል ብላ ወደ ኤልሳዕ ጮኸች። 2 ኤልሳዕም። አደርግልሽ ዘንድ ምን ትሻለሽ? በቤትሽ ያለውን ንገሪኝ አላት። እርስዋም፦ ለእኔ ለባሪያህ ከዘይት ማሰሮ በቀር በቤቴ አንዳች የለኝም አለች። 3 እርሱም፦ ሄደሽ ከጐረቤቶችሽ ሁሉ ከሜዳ ባዶ ማድጋዎችን ተዋሺ አታሳንሻቸውም አላት። 4 ገብተሽም ከአንቺና ከልጆችሽ በኋላ በሩን ዝጊ፥ ወደ እነዚህም ማድጋዎች ሁሉ ዘይቱን ገልብጪ የሞላውንም ፈቀቅ አድርጊ አለ። 5 እንዲሁም ከእርሱ ሄዳ በሩን ከእርስዋና ከልጆችዋ በኋላ ዘጋች፤ እነርሱም ማድጋዎቹን ወደ እርስዋ ያመጡ ነበር፥ እርስዋም ትገለብጥ ነበር። 6 ማድጋዎቹም በሞሉ ጊዜ ልጅዋን፦ ደግሞም ማድጋ አምጣልኝ አለችው፤ እርሱም፦ ሌላ ማድጋ የለም አላት ዘይቱም ቆመ። 7 መጥታም ለእግዚአብሔር ሰው ነገረችው፤ እርሱም፦ ሄደሽ ዘይቱን ሽጪ ለባለ ዕዳውም ክፈዪ፤ አንቺና ልጆችሽም ከተረፈው ተመገቡ አለ። ውሀን ከአንድ ትልቅ ከውቂያኖስ ለመቅዳት ብንፈልግ ብርጭቆ ከሆነ የያዝነው ያዘጋዝጀነውን ያክል ሞልተን እንሄዳለን ፤ጋሎን አዘጋጅተን ከሆነም እንደዚያው በርሜል ከሆነም እንደዚያው ውሃው አያልቅም ግን በተዘጋጀነው መጠን እንሞላለን። 1. በእግዚአብሔር ፀጋ በህይወታችን ወደፊት እየጨመርን በሄድን ቁጥር ማለትም የበለጠ ከቃሉ ጋር ቅርርብ ባደረግነው መጠን ይበልጥ በጌታ ፊት በፀሎት በተጠጋን መጠን ቃሉን የመረዳታችን ጥልቀትም ይጨምራልን። 2. ቃሉ በህይወታችን እንዲያልፍ በፈቀድንለት ሁሉ ህይወታችንን ፍሬያማ ያደርገዋ 3. ቃሉ በኑሮአችንና በህይወታችን መንፈሳዊ ስጋዊም ፈውስ ያመጣል ህይወት ስለሆነ ለሞተው ነገራችን ህይወትን ይሰጣል ለዚህም ህዝቄል 47 ን ማየት ይጠቅማል። ትንቢተ ሕዝቅኤል 47 መዝሙር 1 1 ወደ መቅደሱም መዝጊያ መለሰኝ፤ እነሆም፥ ውኃ ከቤቱ መድረክ በታች ወደ ምሥራቅ ይወጣ ነበር፥ 3 ሰውዬውም ገመዱን በእጁ ይዞ ወደ ምሥራቅ ወጣ አንድ ሺህም ክንድ ለካ፥ በውኃውም ውስጥ አሻገረኝ፥ ውኃም እስከ ቍርጭምጭሚት ደረሰ። 4 ደግሞ አንድ ሺህ ለካ በውኃውም ውስጥ አሻገረኝ፥ ውኃውም እስከ ጕልበት ደረሰ። ደግሞም አንድ ሺህ ለካ በውኃውም ውስጥ አሻገረኝ፥ ውኃውም እስከ ወገብ ደረሰ። 5 ደግሞ አንድ ሺህ ለካ ልሻገረውም የማልችለው ወንዝ ሆነ፤ ውኃውም ጥልቅ ነበረ፥ የሚዋኝበትም ውኃ ነበረ፤ ሰው ሊሻገረው የማይችለው ወንዝ ነበረ። 6 እርሱም፦ የሰው ልጅ ሆይ፥ አይተሃልን? አለኝ። አመጣኝም፥ ወደ ወንዙም ዳር መለሰኝ። 7 በተመለስሁም ጊዜ፥ እነሆ፥ በወንዙ ዳር በዚህና በዚያ እጅግ ብዙ ዛፎች ነበሩ። 8 እርሱም እንዲህ አለኝ፦ ይህ ውኃ ወደ ምሥራቅ ምድር ይወጣል ወደ ዓረባም ይወርዳል ወደ ባሕሩም ይገባል፤ ወደ ባሕሩም ወደ ረከሰው ውኃ በገባ ጊዜ ውኃው ይፈወሳል። 9 ሕያው ነፍስ ያለው ተንቀሳቃሽ ሁሉ ወንዙ በመጣበት ስፍራ ሁሉ በሕይወት ይኖራል፤ ይህም ውኃ በዚያ ስለ ደረሰ ዓሣዎች እጅግ ይበዛሉ፤ የባሕሩም ውኃ ይፈወሳል፥ ወንዙም በሚመጣበት ያለው ሁሉ በሕይወት ይኖራል። 11 እረግረጉና እቋሪው ውኃ ግን ጨው እንደ ሆነ ይኖራል እንጂ አይፈወስም። 12 በወንዙም አጠገብ በዳሩ ላይ በዚህና በዚያ ፍሬው የሚበላ ዛፍ ሁሉ ይበቅላል፥ ቅጠሉም አይረግፍም ፍሬውም አይጐድልም፤ ውኃውም ከመቅደስ ይወጣልና በየወሩ ሁሉ የፍሬ በኵር ያገኛል፤ ፍሬውም ለመብል ቅጠሉም ለመድኃኒት ይሆናል። መዝ 1 ወደ ኤፌሶን ሰዎች 5፥18 መንፈስ ይሙላባችሁ እንጂ በወይን ጠጅ አትስከሩ ይህ ማባከን ነውና፤ ወደ ሙላቱ መድረስ የአፍታ ጉዳይ ሳይሆን ርጅም ጉዞ ነው ትጋት የሚጠይቅ የእየለቱ ሩሮ ነው። 4. የእግዚአብሔር ቃል በሙላት ከሌለን ሌላ የህይወታችንን አቅጣጫ የሚመራ ነገር ይኖራል፤ 5. ከውጭ ማለትም ከሰይጣንና ከዚህ አለም የሚመጣብንን ፈተና መቋቋም አቅም እናጣለን፤ 6. በመንፈሳዊ ህይወታችን አናድግም 7. በትምህርት ነፋስ ለመወሰድ ምቹ እንሆናለን ቃሉን ለመሞላት ሰው እጁን ጭኖ ስለፀለየልን የሚሆን ታምራዊ ነገር አይደለም፥ወይንም በየእሁዱ ከሰባኪ የምናገኘውም ኣይበቃም፤ እንዲሁም በካሴትና በሲዲ ስብከት ማዳመጥ ብቻም አይሆንም። ለዚያውም የምንሰማው ሁሉ ጤናማ ትምህርት ከሆነ።ሆኖም ልክ የእስራኤል ልጆች መና ለመልቀም በየማለዳው ይወጡ እንደነበረ፤ በየእለቱ እግዚአብሔር እንዲናገረን እየፀለይን ራሳችን በቀጥታ በጌታ ስር ሆነን መፅሐፍ ቅዱሳችን ጋር የፀጥታ ጊዜ ማጥፋት ይጠበቅብናል
“ጅምሬ ወዴት እንደሚሄድ አውቀዋለሁ” ከትውልድህ እንጀምር የተወለድኩት ጎሬ/ኢሊባቡር ነው፤በእኛ ጊዜ ጠቅላይ ግዛት ይባል ነበር፡፡ እዛ ትንሽ ተምሬአለሁ፡፡ ቤተሰቦቼ እዛ ነበሩ፡፡ ከዛም በተረፈ አዲስ አበባ ተምሬ ነው በ17 ዓመቴ ከኢትዮጵያ የወጣሁት፡፡ በምን ምክንያት ወጣህ? ዕድል፡፡ እርግጥ ቤተሰቦቼ ገንዘብ ኖሯቸው አይደለም፡፡ ከኢትዮጵያ ወጥቼ ቺካጎ ገባሁ፡፡ ለብዙ ዓመት እዛው ኖሬያለሁ፡፡ በኋላ እናቴንም ወንድሞቼንም ወደዛው ለመውሰድ በቃሁ፡፡ አሜሪካ የኖርኩት ለ35 ዓመት ነው፡፡ እዚያ በመቆየቴ በጣም እድለኛ ነኝ፡፡ እንዴት? ተማርኩኝ - ቢዝነስ ማኔጅመንት፡፡ ሙዚቃ ውስጥ ያስገቡኝ ወንድሞቼ ናቸው፡፡ ከዛ በፊት ጎበዝ የኢንጂነሪንግ ተማሪ ነበርኩ፡፡ ሙዚቃ አለም ውስጥ ከገባሁ ጀምሮ በጣም የተሳካ ስራ መስራት ጀመርኩ፡፡ እንዴት ነው ወንድሞችህ ወደሙዚቃው ያስገቡህ? ወንድሞቼ ከሃገር የወጡት ቀይ ሽብርን ሸሽተው ነበር፡፡ ጅቡቲ እስር ቤት ከነበረ ወንድሜ ደብዳቤ ሲደርሰኝ በጣም ደነገጥኩ፡፡ በዛን ጊዜ ነው ወንድሞቼን ከኢትዮጵያ ያወጣሁትና ቺካጎ የመጡት፡፡ እኔ ሙዚቃ እንደሚጫወቱ አላውቅም ነበር፡፡ ሙዚቃ መቻላቸውን ሲነግሩኝ...በጣም ተገረምኩ፡፡ የኢስተርን ኢሊኖ ዩኒቨርስቲን ዲን ‹‹እነዚህ ወንድሞቼ ሙዚቀኞች ናቸው›› ስለው በየዓመቱ ፌብሪዋሪ ብላክ ሂስትሪ መንዝ (February black history month) የሚባል አለ፡፡ ያኔ ለተማሪዎች በጀት አለ ብሎ ነገረኝ፡፡ እ.ኤ.አ. በ1980ዓ.ም. መጨረሻ አካባቢ ለዩኒቨርስቲው ሾው እንዲያቀርቡ መሳሪያ ተከራይቼላቸው ነበር - ያን ጊዜ ነበር የወንድሞቼን ችሎታ ያየሁት፡፡ በህይወቴ ውስጥ ለለውጥ የተነሳሁበት ቀን ይሄ ነው፡፡ ምን ዓይነት ሙዚቃ ነበር ያቀረቡት? በአማርኛ፣ በአፍሪካ፣ በሬጌ ...ሙዚቃውን አቀረቡ፡፡ እነሱ በጣም ልምድ አላቸው፡፡ ሌለው ቀርቶ ጅቡቲ ከእስር ቤት ወጥተው ለትንሽ ጊዜ ቆይተው ነበር፤በዚያን ጊዜ ባንድ አቋቁመው ይጫወቱ ነበር፡፡ በጣም ጎበዞች ነበሩ፡፡ ሁሉን ነገር ትተህ ወደ ሙዚቃው አደላህ ማለት ነው? አዎ! ሙሉ በሙሉ ወንድሞቼ ቀየሩኝ፡፡ ሙዚቃ ህይወት ነው፡፡ ሙዚቃ ይለውጥሻል፡፡ እንደ አዲስ መፈጠር ማለት ነው፡፡ ሁልጊዜ ልጅ ያደርጋል፡፡ ያን ደስ የሚል ስሜት ይዘን መከርን ከወንድሞቼ ጋር፡፡ የሙዚቃ መሳሪያ መግዛት አለብን አልኳቸው፡፡ አሜሪካ ከተሰራ፣ ከተማሩ፤ ጊዜን በአግባቡ ከተጠቀሙ በጣም ጥሩ አገር ስለሆነ፤ ሰው ይኮናል፡፡ እኔ ደግሞ ቺካጎ ስኖር ዘመድ የለኝም፣ ራሴን የማስተዳድር ነኝ፣ ትጉህ ሰራተኛና መልካም ባህሪ ያለኝ ሰው ነኝ፡፡ ወንድሞቼ የኔን ፈለግ ተከትለው በየሳምንቱ ከምንሰራው ደሞዛችን ላይ ገንዘብ አጠራቅመን መሳሪያ ገዛን፡፡ እኔ ደግሞ በክሬዲት ቫን አምጥቼ በራፋቸው ላይ አቆምኩላቸው፡፡ ሊያምኑ አልቻሉም፡፡ አሜሪካን አገር...ገና በስድስት ወራቸው አዲስ መኪና..፡፡ ህልም ነው፤እኔ ግን እውን እንደሚሆን አሳየኋቸው፡፡ ዋሽንግተን ሄድን ለአበሻው የመጀመሪያ አንድ ትልቅ ሾው ስናሳይ ህዝቡ ደነገጠ፡፡ ከየት መጡ፤ እነዚህ የቺካጎ ልጆች ተባልን፡፡ ከዛ ካሊፎርኒያ ሄደን ሰራን፤ብዙ ገንዘብ፡፡ ያንን ለዓመት የትምህርት ቤት ክፍያ አዋልነው፡፡ በዓመቱ የቦብ ማርሊ ልደት ይከበራል፡፡ በዛ ላይ ለመሳተፍ በቀጥታ ደብዳቤ ፃፍን፡፡ አክቲቭ መሆን ነው የእኔ እህት (ሳቅ) ከዚያ ሪታ ማርሊ የአውሮፕላን ትኬት ከፍላ፤ ሆቴላችንን አመቻችታ፤ ወንድሞቼ መጡ ብላ በአጀብ ተቀበለችን፡፡ የመጀመሪያውን ሾው የቦብ ማርሊ ሙት ዓመትን በማስመልከት በተወለደበት ጃማይካ ሄደን አከበርን፡፡ ያ የነገሮች ሁሉ መጀመሪያ ነው፡፡ በስንት ዓመት ምህረት ማለት ነው? እ.ኤ..አ በ1991ዓ.ም. ማለት ነው፡፡ እኔም ወንድሞቼ ወደ አሜሪካ ከመጡ በኋላ ወደ ኢትዮጵያ እመጣለሁ የሚለውን ነገር ተውኩት፡፡ ለምን? ወንድሞቼ እንዲህ ተሰደው ከሃገር ከወጡ ትልቅ ችግር አለ የሚል እምነት አደረብኝ፡፡ በዚያ መንግስት ኢትዮጵያ ለመምጣት አልፈለግሁም፡፡ በጭራሽ፡፡ አንድ ወንድሜ ሞቷል፤ ሌሎች ወንድሞቼ ተሰደዋል፡፡ “ለምን ኢትዮጵያውያን ሆነን ተፈጠርን” የሚል አይነት አስተሳሰብ ይዘው ነው የመጡት፡፡ ከኢትዮጵያ መውጣታቸው ብቻ ሳይሆን እስር ቤት በነበሩ ጊዜም ብዙ ተሰቃይተዋል፡፡ ይህንን ሳይ እዚሁ አሜሪካ መኖር አለብኝ ብዬ ወሰንኩ፡፡ ዲግሪ አለኝ ተምሬያለሁ፤ሪታ ማርሊ ጥሩ ገንዘብ ሰጥታን ወደ ቺካጎ ተመለስን፡፡ እኔን ግን በጎን ታባብለኝ ነበር፡፡ እንዴት---ምን ብላ? ከእኔ ጋር ስራ፤ጥሩ ወንድማችን ትሆናለህ በማለት፡፡ መጀመሪያ ብዙም ፍላጎት አልነበረኝም፤ በኋላ ግን ደስ አለኝ፡፡ አንድ እህት አገኘሁ፤ አፍሪካዊት ጃማይካዊት፣ ኢትዮጵያዊት..የሆነች እህት፡፡ እሷ ጋ ሄጄ መኖር ጀመርኩኝ፤ለአንድ ዓመት ያህል፡፡ አንድ ዓመት ስሰራ በጣም ከፍተኛ ደረጃ ላይ ደረስኩኝ፡፡ ከዛ በኋላ ደግሞ እዛ መኖሩ አልታየኝም.. በጣም ከፍተኛ ደረጃ የደረስከው ሙዚቃ አብረሃቸው በመስራት ነው? የጃማይካ ባህል እንደኛው አገር ነው፡፡ የቦብ ማርሊ ልጆች ሃይስኩል እስኪጨርሱ ድረስ ነፃነት አልነበራቸውም፡፡ በአንዳንድ ካረቢያን ደሴቶች፤ትምህርት ቤት ሲዘጋ ደግሞ አሜሪካ አብረን ሄደን ሾው እንሰራለን፡፡ በኋላ ዚጊ ሃይስኩል ጨረሰ፤ሪታ ማርሊ ልጆቿዋን - ስቲቭን፣ ዚጊን፣ ሸረንና፣ ስዴላን ለእኔ ለቀቀቻቸው፡፡ ዚጊ ማርሊ “ዘ ሜሎዲ ሜከርስ” ተብሎ ከኢትዮጵያውያን ሙዚቀኞች ጋር ዳሎል ባንዱ ሆኖ ስራ ተጀመረ፡፡በኢትዮጵያ የሙዚቃ ታሪክ ግራሚ ከእሱ ጋ አገኙ፡፡ በከፍተኛ የአልበም ሽያጭ ጎልድና ፕላቲኒየም ሪኮርድም አገኙ፡፡ ለእኔ ትልቅ ትምህርት ነው፡፡ አንድ የድሃ ልጅ ...እኛ ምንም አልነበረንም፡፡ ቤተሰቦቼም እኔም ምንም አልነበረንም፡፡ ..ወጥተን በአለም ላይ፡፡ በጣም ትልቅ እድል ነው፡፡. በሙዚቃ ሥራችሁ የት የት ዞራችሁ? የት አልዞራችሁም ብትይ ነው የሚቀለው የእኔ እህት...አሜሪካን ከዳር እስከዳር..አውሮፓ የቀረን አገር የለም..ወንድሞቼ ዘለቀ፣ ሙሉጌታ፣ ሩፋኤል፣ ደረጀ መኮንን (አሁን በቅርብ ጊዜ ያረፈው) በጣም ድንቅ ጊዜ ነበረን፡፡ በጣም ወጣት ነበርኩ፤እንደ አሁኑ ምርኩዝ አልያዝኩም (ረጅም ሳቅ) ህልም እውን ሲሆን ታውቂያለሽ...ትንሽ እንደሰራን ዚጊ ግፊት በዛበት.. ግፊት----ምን ዓይነት? ጃማይካ ውስጥ ሙዚቀኛ ጠፍቶ ነው ከኢትዮጵያውያን ሙዚቀኞች ጋር የሚጫወተው የሚል.. አለማቀፍ ግፊት ነው..የቦብ ማርሊ ልጅ እንዴት ከኢትዮጵያኖች ጋር ..የሚል ዓይነት ነበር፡፡ ግፊት ሲበዛ እኔን አማከረኝና የጃማይካውያን ሙዚቀኞች ባንድ መቋቋም አለበት ተባለ...ዳሎል ወደ ቺካጎ ተመለሰ፡፡ አሁን ከቦብ ማርሊ ቤተሰብ ጋር ያለህ ግንኙነት ምን ይመስላል? አሁንም እንጠያየቃለን..አሁንም ሪታ ማርሊ እህቴ፣ እናቴ፣ ጓደኛዬ ናት፡፡ ማኔጀርዋ ነኝ.. በጣም እንገናኛለን፡፡ በቀደም እዚህ መጥታ ነበር፤ የቦብ ማርሊ ሃውልት የተሰራ አለ፤ለሱ ጉዳይ ነበር የመጣችው---.ባለፈው ፌብሪዋሪ 6 ለማስመረቅ አስበን ነበር፤ጤንነትዋ ጥሩ ስላልሆነ ተመለሰች፡፡ ከቦብ ማርሊ ቤተሰብ ምን አገኘህ? መውደድን የተማርኩት ከእነሱ ነው፡፡ በጣም ጥልቅ ፍቅር ነው ያሳዩኝ፡፡ እነሱ ብቻ ሳይሆኑ ጠቅላላ ጃማይካዎች፡፡ ጃማይካ ውስጥ ---- ጌቶ ውስጥ ብትይ፣ አፕታውን ብትይ፣ የፈለኩበት ቦታ ብሄድ ---- ንጉስ ነኝ፡፡ በቅርቡ ሎሳንጀለስ ሄጄ፤ ከዚጊ ማርሊ ጋር ትንሽ ጊዜ አጥፍቼ ነው የመጣሁት፡፡ በጣም ጠንካራ የሆነ ግንኙነት አለን፡፡ እማልቀይረው፡፡ ዳሎል ባንድ ከቦብ ማርሊ ልጅ ጋ ከተለያየ በኋላ እጣ ፈንታው ምን ሆነ? ይሰራል፡፡ ወንድሞቼ ዘለቀና ሙሉጌታ እየሰሩ ነው፤እንደውም እኮ እዚህ አገር ናቸው አሁን፡፡ ከዛ በኋላ ግን ኒውዮርክ መጥቼ ቢሮ ከፈትኩ፡፡ ለ19 ዓመት ኒውዮርክ ነበር ቢሮዬ፤ እመላለሳለሁ በሳምንት፣ በወር ... ጃማይካ፡፡ የማኔጅመንት ስራ መስራት ጀመርኩ፡፡ የኒውዮርክ እምብርት ላይ..ሆኜ ማኔጅ አደርግ ነበር - እነ ዚጊን፡፡ በዚህ መሃል የዛሬ 10 ዓመት ገደማ እጅጋየሁ ሽባባው (ጂጂ) ብቅ አለች፡፡ እስዋን ይዟት የመጣው ቶማስ ጎበና የተባለ ቤዝ ጊታር ተጫዋች ነበር፡፡ ከቤቴ ሁለት ብሎክ ላይ ሆኖ ስልክ ደወለልኝና- ‹‹አንድ ዘፋኝ ይዤልህ መጣሁ›› “የት ነው ይዘሃት የምትመጣው?” “ይህችን ልጁ አንተ ልታገኛት ይገባል..አለበለዚያ የትም አትደርስም...አንተ እንድታግዛት ነው” ብሎ ይዟት መጣ፡፡ ያኔ ጂጂን አላውቃትም ነበር፡፡ ጥሩ ድምፅ አላት፤ በጣም ጉጉ ናት፡፡ አወራኋት፡፡ ግቢዬ ውስጥ በጓሮ በኩል የሙዚቃ ቤት አለኝ..ገባንና ዝፈኝ አልኩዋት..ለቀቀችው፡፡ በጣም ተደነቅሁ፤ ደነገጥኩ፡፡ ማመን አልቻልኩም፤ ድፍረቷ፣ተሰጥዖዋ----በጣም ጎበዝ ልጅ! በዛን ወቅት የምትኖረው ሳንፍራንሲስኮ ነበር፡፡ ሳፍራንሲስኮ የሙዚቃ ከተማ አይደለም፤ ኒውዮርክ መምጣት አለብሽ አልኳት፡፡ ‹‹ብር የለኝም›› አለች፡፡ ‹‹ግዴለም እሱን ለእኔ ተይልኝ›› አልኳት፡፡ መጣች፤በጣም ጥሩ ቤት ተከራየንላት፡፡ ከትልቅ ኩባንያ ጋር አፈራረምኳት፡፡ አንዴም ድምጿን አልሰሙዋትም፤ በእኔ እምነት ነው የፈረሙት፡፡ በጣም ብዙ ገንዘብ አምጥቼ ሰጠኋት፤ አላመነችም፡፡ ጂጂን የማደንቃት ነገር ቢኖር ከዛ ገንዘብ ላይ ብዙውን ወደ ባህርዳር ቤተሰቦችዋ ጋ መላኳ ነው፡፡ በጣም ገረመችኝ፡፡ ገና ሳትደራጅ..ራስዋ በእግሯ ሳትቆም፡፡ በኋላ ቤላስዌልን አስተዋወቅኋት፡፡ ባለቤቷን ማለትህ ነው? ቤልን እንደ ጥላ ያመጣሁት እኔ ነኝ፡፡ አገባችው፡፡ በቃ አደገች፡፡ ከዛ በኋላ ደግሞ ቴዲ አፍሮ መጣ፡፡ እንደ ጂጂ ሁሉ የእርሱም በጣም የሚደንቅ ነበር፡፡ አላውቀውም፡፡ አንድ ዲጄ መንጌ የሚባል ልጅ አለ፡፡ “አንድ ጎበዝ ልጁ ተፈጥሯል አዲስ አበባ፤ እሱን ማኔጅ ማድረግ አለብህ” አለኝ.. “እኔ ጊዜ የለኝም” ብዬ አባረርኩት፡፡ የባለቤቴ ቅርብ ዘመድ ነው፡፡ እኔ ቱር ሄጄ ስመለስ ባለቤቴን በደንብ አድርጎ ሞልቷት፤እኔ ስመጣ የመጀመሪያ አጀንዳ ያደረገችው ቴዲ አፍሮ ነበር፡፡ በቃ እሽ አልኩ፡፡ እዚህ መጣሁና አገኘሁት፤ወደ ቺካጎ ይዤው ሄድኩኝ..ባንድ አዘጋጀሁለት..እኔ እዛ ክለብ ነበረኝ፤ ከዘለቀ ጋር ‹‹ዋንቴር›› የሚባል የታወቀ ክለብ ውስጥ ቀን ከሌት እንዲለማመዱ አደረግሁ --- ለአንድ ወር ተኩል፡፡ ሙዚቀኞች አያውቁትም ነበር፤እሱም አያውቃቸውም.. እኔም የዚህን ልጅ ስራ ብዙ አላውቅም፤ተገናኝተው ሲሰሩ ስሰማ በጣም ተደነቅሁ-----ሶስት ሙዚቃ ሰምቼ በአራተኛው ላይ ታክሲ ይዤ ለሌላ ስራ ወደ ኤርፖርት ሄድኩ፡፡ በሁለት ወር ጊዜ ውስጥ ሾው አቀረብን፤ታሪክ ነው የተሰራው፡፡ ከሌሎች አለማቀፍ ዘፋኞችስ ጋር--- ከሎረን ሂል ጋር ትንሽ ጊዜ ሰርቻለሁ፤“አርዝ ዊንድ ኤንድ ፋየር” ከሚባሉ የሙዚቃ ባለሞያዎች ጋር ለትንሽ ጊዜ ሰራሁ...፡፡ እነሱን የማውቃቸው ቺካጎ ውስጥ ነው፡፡ ‹‹ተም ተም ዋሽንግተን›› የሚባል በጣም ከባድ አሬንጀር አለ፡፡ በአሜሪካ ምርጥና ድንቅ የሚባል፡፡ በሱ በኩል ነው የተዋወቅኋቸው፡፡ አሁን ደግሞ ወደ ኢትዮጵያ አመጣጥህን እናውራ--- ኢትዮጵያ ከመጣሁ አምስት አመቴ ነው፡፡ ላይንስ ዴይ ሆቴል የሚባል አለኝ፡፡ ባለቤቴ ነች የምታስተዳድረው፡፡ በጣም ጎበዙ ልጅ ናት፡፡ ሶስና ሽፈራው ትባላለች፡፡ ሁለት ልጆች አሉን፡፡ ሌሎችንም ስራዎች በአገሬ መስራት ጀመርኩ፡፡ የማዕድን ስራ፣ እርሻውን.. ከባለሞያዎች ጋር እየሰራን ነው፡፡ አዲስ የሙዚቃ ባንድም አቋቁመሃል ----- አዎ፡፡ ብዙ ልምድ አለኝ፡፡ ያለኝን ነገር ይዤ መሄድ አልፈልግም፡፡ ለሚቀጥለው ትውልድ ማስተላለፍ እፈልጋለሁ፡፡ ወደ ኢትዮጵያ በመጀመሪያ እንደመጣሁ በሙዚቃው ንፍቀክበብ ምን ማድረግ አለብኝ ብዬ አስብ ነበር፡፡ በየክለቡ፣ አንዳንድ ቦታዎች እየዞርኩ ሙዚቀኞችን አያለሁ፡፡ አንድ ጊዜ ምን ወሰንኩ---በቃ የሙዚቃ ባንድ መመስረት አለብኝ አልኩኝ፡፡ የራሳቸው ሳውንድ እንዲኖራቸው እፈልጋለሁ...ኢትዮጵያን በዓለም መድረክ እንደ አትሌቶች..ደራርቱ፣ ጥሩነሽ፣ሃይሌ የአገራችንን ህዝቦች እንደሚወክሉ ሁሉ በሙዚቃው ደግሞ ይህን ሃላፊነት መውሰድ አለብኝ በሚል‹‹ጃኖ ባንድ›› ተጠነሰሰ፡፡ ይሄንን ሳደርግ ደግሞ ኤርምያስ አመልጋ (አክሰስ ሪል ስቴት) ባለቤት ጓደኛዬ ነው፤ ሄጄ አማከርኩት፡፡ ከመቶ መቶ ሃምሳ ከጎንህ ነኝ አለኝ፡፡ ‹‹አብረን እናድርገው›› አለ፤ከእርሱ ጋር አብረን ጀመርን፡፡ እኔ ነኝ ልጆቹን የሰበሰብኳቸው - ስምንት ሴቶች፣ አስራ አምስት ወንዶች መረጥኩኝ፡፡ ከኒውዮርክ እንዲረዳኝ ብዬ ቤላስዌልን ጠራሁት፡፡ ሴቶቹን በሙሉ አባረራቸው (ሳቅ)፡፡ ወንዶቹንም ስምንት ልጆች ብቻ ይበቃናል አለ፡፡ ፈትናችኋቸው ነው? አዎ እንዲዘፍኑ አደረግን.. ከዛ ሁለት ሴቶች ሃሌ ሎያና ሄዋንን እኔ ጨመርኩኝ፡፡ ‹‹ጃኖ ባንድ›› ተመሰረተ፡፡ ‹‹ተተካኩ›› ብላችሁ አይደል (ሳቅ) ጅምሬ ወዴት እንደሚሄድ አውቀዋለሁ...ትልቅ ነገር ነው የምንሰራው---- የኢትዮጵያን ስም የሚያስነሳ፡፡ ዲሲፕሊን ካላቸው ልጆች ጋር እየሰራሁ ነው፡፡ ቪዥነሪስ ናቸው፡፡ የምፈልገውን ራዕዬን (ቪዢኔን) የሚያሟላልኝ ቡድን ተፈጠረ፡፡ በጣም ጎበዞች ናቸው፡፡ ቢላስዌል እንደ ፕሮዲዩሰር ነው የመጣው፡፡ እሱ ደግሞ አራት ኢንጂነሮች ይዞ መጣ፡፡ ስራችን ሁሉ በዓለም የሙዚቃ ደረጃ የሚሰራ ነው፡፡ ‹‹ኤርታሌ›› የሚል ስያሜ የሠጠነውን የመጀመሪያ አልበማችንን እኔ ሪኮርድ አድርጌ ይዘን ሄድን፤ አሜሪካን አገር፡፡ እዚያ ተሰርቶ ተላከልን፡፡ እኛ ደግሞ ሲዲውን እዚህ ለቀናል፡፡ ሁለት ዓመታችን ነው፤ አንዳንድ ሾዎችን መስራት ጀምረናል፡፡ ዛሬ በ‹‹ላፍቶ ሞል›› ኮንሰርት አለን፡፡ ከዛ በኋላ አራት የኢትዮጵያ ዋና ከተማዎች ውስጥ ሰርተን ለፋሲካ ወደ አሜሪካ እንሄዳለን፡፡ ሮክ በእኛ አገር አልተለመደም---- እንደውም የሰው አቀባበል በጣም ነው ያስደነቀኝ፡፡ ከማምነው በላይ ነው የሆነብኝ..በየመኪናው፣ በየመገናኛ ብዙሃኑ፣ በየክለቡ ዘፈኑ ሲለቀቅ እሰማለሁ...ከክፍለ ሃገር መልክት ይደርሰኛል፡፡ በማህበራዊ ድረ ገፆች የሚመጣውን አስተያየት አያለሁ፡፡ በአጭር ጊዜ ነው ይህ የመጣው፡፡ የምሰራውን ነገር የሀገሬ ህዝብ ሲያደንቅልኝ አስቢ--- ምን ሊሰማኝ እንደሚችል፡፡ ትልቅ ደስታን የሚያጎናፅፍ ነገር ነው፡፡ ‹‹ጃኖ›› የሚለው የባንዱ ስያሜ እንዴት ወጣ?. በዲሞክራሲ አምናለሁ፡፡ የኖርኩበት የአሜሪካ ማህበረሰብ ያስተማረኝ ነው...በዚህ ሁኔታ ልጆቹ ስም ለማውጣት በጣም የተለያዩ አማራጮችን አቅርበው ነበር፡፡ ለሁለት ሳምንት ተከራክረንበታል፤ግን በተደጋጋሚ ይህ ስያሜ ስላሸነፈ በጃኖ ተሰየመ፡፡ ጃኖ ባንድ በዓለም ላይ የኢትዮጵያን ሙዚቃ በማስተዋወቅ እንደ ቦብ ማርሊ.. ከሳውዝ አሜሪካ እንደወጡ የተለያዩ ሙዚቀኞች ይህችን የምንወዳትን ሃገራችንን በሰፊው ለማስተዋወቅ አልመናል፡፡ መድረሻችንን አውቀዋለሁ፡፡ ይህም በቅርብ ይሆናል፡፡ “ጃኖ ኢትዮጵያዊ መለያችን ነው” ኪሩቤል ተስፋዬ የጃኖ ባንድ ኪቦርድ ተጫዎችና የቡድን መሪ ሲሆን ለ12 ዓመት በተለያዩ ባንዶች ውስጥ እንደሰራ ይናገራል፡፡ የ28 ዓመቱ ኪሩቤል በባንዱ ውስጥ ካሉ የሙዚቃ ባለሞያዎች በዕድሜ ትልቁ ነው፡፡ ስለጃኖ ባንድ ስያሜ ንገረኝ--- ከሙዚቃችን ተነስተን ነው፡፡ ሙዚቃችን ከግማሽ በላይ አማርኛ ነው፡፡ አገርኛ ነው፤ ባህላዊ፡፡ ያንን የሚያንፀባርቅ፣ሙዚቃችንን የሚገልፅ፣ ሰዎች ሲሰሙት ለጀሮ የሚቀል በሚል ነው--- ብዙ ስሞች መጥተው መጨረሻ ላይ ‹‹ጃኖ›› ላይ ፀናን፡፡ ጃኖ በራሱ የአገር ልብስ ጥለት ነው፤ ኢትዮጵያዊ መለያችን ነው፤ያምርብናል፤ ደመቅ ያለ ያማረ..በባህልና በስርዓት ለየት ላለ በዓል የሚደረግ ነው...የክብር ልብስ! ሁልጊዜ የሚደረግ አይደለም፡፡ ኢትዮጵያዊነታችንን በጣም ይገልፅልናል፡፡ እኛም እያደረግን ያለነው የአገራችንን ሙዚቃ ሌላው የዓለም ክፍል በሚረዳው መልኩ ለማቅረብ ነው፡፡ ኢትዮጵያም ሙዚቃ እንዳላት ከዚህ በፊት ከተሰራው በተሻለ አቅም ለማስተዋወቅ ስለሆነ ጃኖ ባንድ ይገልፀዋል፡፡ የአልበማችሁን ስም ደግሞ “ኤርታሌ” ብላችሁታል---- ኤርታሌ በኢትዮጵያ አፋር ክልል ውስጥ የሚገኝ ድንቅ ነገር ነው፡፡ እኛም የመጀመሪያ ኮንሰርታችንን ስንሰራ አዲስ የታመቀ ሃይል ፈንድቶ ሲወጣ፤ ሃይላችንን አቅማችንን አሳየን፡፡ ጊዜያችንን ሰጥተን የለፋንበት ስራ ነው፡፡ እሳተ ጎሞራም እንዲሁ ነው፤ ካልታሰበ ቦታ ገንፍሎ የሚወጣው አንፀባራቂ የሆነ ነገር----- እሳተ ጎሞራውም ወደ አለትነት ይቀየራል፡፡ ያ ደግሞ ያለን አቅምና ሃይል ነው የሚገልፀው፡፡ የመጀመሪያ አልበማችን ይህን ይገልፀዋል፡፡ አልበሙ ውስጥ ስለሃገር፣ ስለፍቅር፣ ስለማንነት፣ተዘፍኗል፡፡ አልበሙንና እኛን የሚገልፅ ስም ይሆናል በሚል ነው ‹‹ኤርታሌ›› ያልነው፡፡ ሙዚቃ እንጂ ድምፃዊያን የላቸውም፣ ለዜማና ለግጥም አይጨነቁም የሚል አስተያየት ይሰነዘራል----- እንደዚህ ዓይነት አስተያየት አለ፤ ከብዙ አቅጣጫ፡፡ አዲስ ነገር እኛ አገር ይዘሽ ስትመጪ፤ ቶሎ ለመቀበል ይቸግራል፡፡ እኛም ፈርተነው ነበር፡፡ ከጊዜ በኋላ እያስለመድነው ወደ ምንፈልገው ደረጃ ይመጣል ብለን እናስባለን፡፡ የኢትዮጵያን ሙዚቃ በዓለም ደረጃ እነሱ በሚያውቁት መልኩ ለማቅረብ፣አገር ውስጥ ላለው ደግሞ ከተለመደው ከሚሰማው የተለየ ብንሰጠው ይወደዋል ብለን ነው የሰራነው፡፡ ተቀባይነቱ ከጠበቅነው በላይ ነው፡፡ ከአልበሙ ውስጥ ሶስትና አራት ሙዚቃዎች ሃይል ኖሯቸው መደመጥ ችለዋል፡፡ በየዘመኑ የተለያየ ሳውንድና ሙዚቃ ይመጣል፡፡ ለውጥ ይኖራል፡፡ የመጀመሪያውን የእኛን አገር ብትወስጂ ኦርኬስትራ ባንድ ነበረ፣ ዘመናዊ ሙዚቃ መጣበት፣ ከዚያ ወደ ዲጂታል እያለ ወደዚህ መጣ፡፡ በመጀመሪያው አልበማችን ሰውን ሁሉ እንቆጣጠራለን ብለን አናስብም፡፡ ቀስ በቀስ ግን እንመጣለን፡፡ በዛሬው ኮንሰርት ምን የተለየ ነገር ታቀርባላችሁ? ብዙ አዲስ ነገሮች አሉ፡፡ ከዚህ በፊት ወደ አምስት ኮንሰርቶች ሰርተናል፡፡ ትንንሽ ኮንሰርቶችን፡፡ በዛ ጊዜ ውስጥ የሰራናቸው ሙዚቃዎች አሉ፡፡ ብዙዎቹ አዳዲሶች ናቸው፡፡ አንዳንዴ ደግሞ ይኼ ላያዝናና ይችላል፡፡ ብዙ ጊዜ ሰው የሚያውቀውን ሙዚቃ ስትጫወችለት ነው ደስ የሚለው፡፡ ሰው የማያውቃቸውን አዳዲስ ዘፈኖች አንጫወትም ብለናል፡፡ የድሮ ክላሲክ የሆኑ ሙዚቃዎችን እንጫወታለን፤የሃገራችንን ዘፈኖች፡፡ አሁን ወጣቱ የሚሰማቸውን አዳዲስ የውጪ ዘፈኖች፤ በየክለቡ የሚዝናናባቸውንም እናቀርባለን፡፡ አራት ድምፃዊያን አሉ፤ እየተፈራረቁ ያዝናናሉ፡፡ አልበሙ ላይ ያሉትንም እንጫወታለን፡፡ በአጠቃላይ ወደ ሰላሳ ዘፈኖች ይቀርባሉ፡፡ ከምሽቱ 2፡00 ሠዓት ሲሆን በዲጄ ሲያዝናኑ ይቆይና ከ4፡00 ጀምሮ ጃኖ ባንድ በድንቅ ስራዎቹ ብቅ ይላል፡፡ ልዩ ቀን ነው፡፡ “ለህዝብ አዲስ ነገር ለማሳየት እንፈልጋለን” ሚካኤል ሃይሉ የጃኖ ባንድ ሚዩዚካል ዳይሬክተርና ሊዲ ጊታሪስት ነው፡፡ በጊታሪስትነት ከተለያዩ ባንዶች ጋር የተጫወተው ሚካኤል፤ በራሱ ስቱዲዮ ውስጥ ሙዚቃ ያቀናብራል፡፡ እስካሁን የሚካኤል በላይነህ፣የቴዲ አፍሮ፣የአቤል ሙሉጌታና የዘሪቱ ከበደን አልበም አቀናብሯል፡፡ አንድ ህልም ነበረኝ፡፡ ወደፊት ቢሆንልኝ ብዬ የማስበው፡፡ የዚህ ባንድ ባለቤት አዲስ ገሠሠ ትግል ላይ ነበር፡፡ ልጆች ሰባስቦ የኢትዮጵያ ሙዚቃ በውጭው ዓለም እንዲታወቅ እየተንቀሳቀሰ ባለበት ሰዓት እኔ ጋ ደውሎ ‹‹እንዴት ነው ነገሩ፤ ምን ትላለህ?›› ሲለኝ ሃሳቡና ሃሳቤ ተገጣጠሙ፡፡ ህልሜን እውን ለማድረግ ጃኖን ተቀላቀልኩ፡፡ የዚህችን አሪፍ አገር ባህሏን፣ ህዝቦቿን የውጭው አለም እንዲያውቋት-----ስለዚህች አገር የተለያየ አመለካከት ነው ያለው፤ ..ብዙ ጊዜ በመጥፎ ነው የምትነሳው... ያለን ነገር ብዙም አይታወቅም፤ ለአለም በሚገባ በሙዚቃ ቋንቋ ያለንን ለማስተዋወቅ ነው ሃሳባችን፡፡ የተለያዩ ብሄር ብሄረሰቦች ያላት ሀገር ናት፡፡ አለም ያላየውን ብዙ ጉድ የሚያሰኝ ሙዚቃ ለዓለም ለማሳየት ነው ዓላማችን፡፡ የኢትዮጵያን ሙዚቃ ከሮክ የሙዚቃ ሥልት ጋር ቀላቅለን ማስተዋወቅ ነው የምንፈልገው፡፡ በእኛ አገር ደረጃ ሙዚቃ በደንብ በሃላፊነት ደረጃ ተጠንቶ የተሰራበት ጊዜ የለም፡፡ ለህዝብ አዲስ ነገር ለማሳየት ነው የተነሳነው፡፡ ወጣት ሃሌሎያ ተክለፃዲቅ የባንዱ ድምፃዊት ናት፡፡ በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የንግድ ስራ ኮሌጅ አካውንቲንግ ምሩቅ ናት፡፡ በ ‹‹ኮንሰርታችንን ተጋበዙ፤ትደነቃላችሁ››‹‹ኤርታሌ አልበም›› ውስጥ አጃቢ ድምፃዊት ናት፡፡ ወደ ሙዚቃ የገባሁት ት/ቤት እያለሁ ነው - ካቴድራል ት/ቤት፡፡ ካርኒቫሎችና ፌስቲቫሎች ላይ እዘፍን ነበር፡፡ የእንግሊዝኛ ሙዚቃዎችን ነበር የምዘፍነው፡፡ ከአኩስቲኮች ጋር እጫወት ነበር፡፡ ያን ጊዜ ነው ከአዲስ ጋር የተዋወቅሁት፡፡ አላመንኩትም ነበር፤ በጣም ትልቅ ነገር ስለሆነ፡፡ እኔንና ሄዋንን ቤላስዌል መጥቶ አየን፤ጥሩ ነው ብሎ ቀጠልን፡፡ ጥሩ ባንሆን ያስወጣን ነበር፡፡ ከጃኖ ባንድ ጋር ብዙ ኮንሰርቶችን እየሰራን ነው፤ በጣም ደስ የሚል ስብስብ ነው፡፡ አስራችንም እንደ አንድ ሰው ነው የምንጠራው፤ ‹‹ጃኖ ባንድ›› ተብለን፡፡ ለሃገራችን አልመን እየሰራን ስለሆነ ተመልካቾች የዛሬን የላፍቶ ሞል ኮንሰርታችንን ተጋበዙ እዩን፤ትደነቃላችሁ... Read 5272 times Last modified on Saturday, 09 March 2013 14:46 Tweet Published in ጥበብ Administrator Latest from Administrator ብሬክስሩ ትሬዲንግ በዓመቱ 65 ሚ. ብር ገቢ ማግኘቱን አስታወቀ ጋዜጠኛ ግሩም ሰይፉ ከቢቢሲ ጋር ከሶሻል ሚዲያ በጨረፍታ ለማመን የሚያዳግቱ የዓለም ዋንጫ ታሪኮች (ከኡራጋይ የዓለም ዋንጫ እስከ ኳታር) ሁዋዌ የዲጂታል ክህሎት ሥልጠና እየሰጠ ነው More in this category: « ይድረስ ለበዕውቀቱ ስዩም እና ለይስማዕከ ወርቁ! ኢትዮጵያዊው ኢንቨስተር ከራሽያ ማፍያዎች ጋር » back to top ላንተና ላንቺ Equalize-እኩል ማድረግ፡፡ የኤችአይቪ ኤድስ ስርጭት እንዳያበቃ የማያደርጉ አለመመጣጠኖችን በአለም ዙሪያ ያሉ የሰው ልጆች ሁሉ በአንድነት ሊያስወግዱ ይገባ ል፡፡ UNAIDSEqualize- እኩል ማድረግ እ.ኤ.አ ዲሴምበር 1/ወይም ህዳር 22/ በየአመቱ የሚውለው የአለም ኤድስ ቀን ህብረተሰብ ከራስ ጋር ጠብ - (ወግ) Written by ድረስ ጋሹ ከረጅም ጊዜ በኋላ...ወንበር ስቦ ‘ራሱን ኖር አለው _የልብ የልቡን ሊያወጋው። እንግዳ ማንነቱ፣ አትሮንሱ ላይ መጽሐፍ ገልጦ “ገድለ ሕይወቱን” ሊያትትለት ሲሰናዳ፤ ነባር ማንነቱ ጆሮው እንደ ጥንቸል ጆሮ ቆመ - ሊሰማ። ርዕሰ አንቀፅ “ክፉ ደጉን ያየን ነንና ጎረቤት ያንተ ቤት ሲንኳኳ ይሰማል እኔ ቤት” ... ከዕለታት ከአንድ ቀን ዘጠኝ ጓደኛሞች ወደ አንድ ሩቅ አገር ለመሄድ መንገድ ይጀምራሉ። ብዙ ርቀት እንደሄዱ ይመሽባቸዋል።አንደኛው፤“ጎበዝ፤ ከዚህ ወዲያ ከቀጠልን ጨለማው ይበረታብናል። ስለዚህ እዚህ ተኝተን እንደር” አለ። ሁለተኛው፤“ጥሩ ሀሳብ ነው።
እንደ ምርቱ የተለያዩ ባህሪያት, በቧንቧው ላይ ጥቅም ላይ የሚውለው የቧንቧ መስመር መስታወት እና በመሳሪያው ላይ ጥቅም ላይ የሚውለው የእቃ መያዢያ መስታወት ጨምሮ ብዙ ምድቦችን ሊይዝ ይችላል.በቧንቧው የእይታ መስታወት ስር ያሉት የተለመዱት የመስታወት ቱቦ አይነት እና በአይነት ቀጥ ያሉ ሲሆኑ ኮንቴይነሩ እንደ ቀላል እይታ መስታወት እና የአንገት እይታ መስታወት ያሉ ንዑስ ቅርንጫፍን ያካትታል።ተስማሚ የእይታ መስታወት እንዴት እንደሚመረጥ?በተለያዩ ነጥቦች መሰረት, የተለያዩ ምደባዎች አሉ. 1. እንደ የግፊት መጠን, በተለመደው የግፊት እይታ መስታወት, ዝቅተኛ ግፊት እይታ መስታወት, መካከለኛ የግፊት መስታወት, ከፍተኛ የግፊት መስታወት ሊከፈል ይችላል. የእይታ መስታወት መደበኛ ግፊት በአጠቃላይ የሥራ ግፊት ከመደበኛ የከባቢ አየር ግፊት ያነሰ ነው;ዝቅተኛ ግፊት እይታ መስታወት በአጠቃላይ የሚያመለክተው የስመ ግፊት ከ 1.6MPa ያነሰ ነው;መካከለኛ ግፊት እይታ መስታወት በአጠቃላይ የሚያመለክተው የስመ ግፊት ከ 1.6MPa-2.5MPa ነው;በፀረ-ግፊት ውሱንነት ምክንያት ከፍተኛ ግፊት ያለው የእይታ መስታወት በጣም አልፎ አልፎ ነው. 2. እንደ ኦፕሬሽን ሙቀት መጠን, በተለመደው የሙቀት መጠን, መካከለኛ የሙቀት መጠን እና ከፍተኛ የሙቀት እይታ መስታወት ሊከፈል ይችላል. መደበኛ የሙቀት መጠን በአጠቃላይ -40 ℃ - 100 ℃;መካከለኛ የሙቀት መጠን 0 ℃ - 425 ℃;ከፍተኛ ሙቀት ከ0℃-800℃ የእይታ መስታወት ነው።የመስኮቱ መስታወት ቁሳቁስ የተለየ ስለሆነ በሙቀት አጠቃቀም ውስጥ ያለው ምርት በአጠቃላይ በየትኛው የመስኮት መስታወት መውሰድ እንዳለበት ይወሰናል. 3. ምደባ በግንኙነት ሁነታ ላይ የተመሰረተ ነው የእይታ መስታወት የመጫን እና ግንኙነት ሁነታ መሠረት, flange, ብየዳ, ባለ ሁለት ጎን ክር, ቅንጥብ, ክላምፕ እና ሌሎች ቅጦች ሊከፈል ይችላል.ባለ ሁለት ጎን ጠመዝማዛ ዕይታ መስታወት፣ ቀጥ ያለ በመጠምዘዝ ግንኙነት መስታወት ነው፣ ምክንያቱም ባለ ሁለት ጎን መስኮት ባለ ሁለት ጎን ጠመዝማዛ መስታወት።ክር በውስጣዊ ክር እና ውጫዊ ክር የተከፋፈለ ነው, ስለዚህ ባለ ሁለት ጎን ውስጣዊ ክር መስታወት እና ባለ ሁለት ጎን ውጫዊ ክር መስተዋት ልዩነት, በስታይል ውስጥ ሁለት አይነት የመቆንጠጫ አይነት እና ነጠላ የግፊት አይነት አለ, እንደ ትክክለኛው አጠቃቀም. ሁኔታው በቅደም ተከተል ሊመረጥ ይችላል. 4. ምደባ እንደ ዋናው ቁሳቁስ ነው ብረት ያልሆኑ ቁሳቁሶች በአጠቃላይ የመስታወት ፋይበር የተጠናከረ ፕላስቲክ, ፕላስቲክ, PTFE, ወዘተ. የብረት እቃዎች, እንደ የካርቦን ብረት, አይዝጌ ብረት, ባለ ሁለትዮሽ ብረት እና የመሳሰሉት ናቸው. 5. የተለመዱ ምድቦች በብዛት ጥቅም ላይ የዋለው ምደባ ወይም የሥራ ቦታ ፣ የመዋቅር ዘይቤ መከፋፈል ፣ በጣም የተለመደ ነው ፣ ለምሳሌ በቧንቧ ወይም በመያዣ ውስጥ ጥቅም ላይ ይውላል። ብዙ አይነት የእይታ መስታወት ስላሉ የተለያዩ የእይታ መነፅሮች ስላሉት ሚናውም እንዲሁ የተለየ ነው፣ በእይታ መስታወት ምርጫ ውስጥ የተለያዩ የእይታ መስታወት ሚናዎችን ለመረዳት መሞከር።
ግብጺ ኢትዮጵያ ንዝሓለፈ ሰለስተ ዓመታት ምስ ሃገራት ታሕተዎት ተፋሰስ ፈለግ ኒል ኣብ ስምምዕ ከይበጽሓት ንኣሰሓሓቢ ግድብ ህዳሴ ብምምላኣ: ዘለዋ ተቓውሞ ብዓርቢ ንቤት ምኽሪ ጸጥታ ሕቡራት ሃገራት ምፍላጣ ገሊጻ። ብቢሊዮናት ዶላር ወፃኢ ይህነፅ ዘሎ ዓብይ ግድብ ህዳሴ ኢትዮጵያ ካብ ኣፍሪቃ እቲ ዝዓበየ መመንጨዊ ሃይድሮ ኤለትሪክ ጥራሕ ዘይኮነስ ህንፀቱ ካብ ዝጅመር 2011 ጀሚሩ ማእኸል ምስሕሓብ ኮይኑ ፀኒሑ እዩ። መግለጺ ሚንስትሪ ጉዳያት ወጻኢ ግብጺ ሃገሩ ኣብ 26 ሓምለ ኢትዮጵያ ኣብዚ ናይ ውሕጂ እዋን'ዚ ዓመት ነቲ ዲጋ ምምላእ ከምትቕጽል ዝገልጽ ደብዳበ ከምዝበጽሓ ይሕበር። ናይዚ ግብረ መልሲ ግብፂ: ተቓውምኣ ንምምዝጋብን ስምምዕ ከይተበፅሐ ኢትዮጵያ ምምላእ ማይ ምቕፃላ ንምቅዋምን ንቤት ምኽሪ ፀጥታ ሕቡራት ሃገራት ፅሒፋ ኣላ። እቲ ሚንስትሪ ግብፂ ኣንፃር በይናዊ ስጉምታት ኢትዮጵያ ንመጻኢ ክፈጥር ዝኽእል ሓደጋ ሓዊሱ ሕጋዊ መሰላን ሃገራዊ ረብሓኣን ንምርግጋፅ ኩሎም ኣገደስቲ ስጉምታት ክትወስድ ከም እትኽእል ኣስሚሩሉ ኣሎ። ኢትዮጵያ ግድብ ዓብይ ህዳሴ ንሓይሊ ኤለትሪክን ልምዓታን ኣገዳሲ ምዃኑ ትገልፅ። ካይሮን ካርቱምን ግን ብዛዕባ እቲ እቲ ዲጋ ስኽፍትአን ይገልፃ። እቲ 4.2 ቢሊዮን ዶላር ይህነፅ ዘሎ ዲጋ ልዕሊ 5,000 ሜጋዋት ሓይሊ ኤለትሪክ ከመንጩ ትፅቢት ይግበር። ኣብቲ ከባቢ ዑደት ይፍፅሙ ዘለው ሓድሽ ልኡኽ ኣመሪካ ኣብ ቀርኒ ኣፍሪቃ ማይክ ሃመር ንኹሉ ተጠቀምቲ'ቲ ፈለግ ዝጠቅም ስምምዕ ክብፃሕ ብሕብረት ኣፍሪቃ ዝምራሕ ፃዕሪ ብዕቱብ ንድግፍ ኣለና ኢሎም።
ኢትዮ 12 ዜና – የቀድሞው የትግራይ ክልል መሪ ደብረጽዮን ገብረሚካኤል ድምጽ እንደሆነ ተገልጾ ይፋ ሲደረግ በርካታ የውጭ ሚዲያዎች አስቀድመው የጠቀሱት ” ድምጹን ማረጋገጥ አልቻልንም” በሚል ነው። ቢቢሲ፣ሬውተርስ፣ ጀርመን ድምጽ የመሳሰሉት ሚዲያዎች እርግጠኛ ባይሆኑም ድምጸ ወያኔን ጠቅሰው ነው የተጠራጠሩትን ድምጽ ዜናና ዘገባ ያደረጉት። የህግ ማስከበሩ ከተጀመረ በሁዋላ ሚዛናዊ ዘገባ እንደማይዘገቡ ከሚጠቀሱት ሚዲያዎች መካከል አንዱ የሆነው ሬውተርስ ” ትክክለኛ እንደሆነ አላረጋገጥኩም” ሲል የገለጸውን መረጃ ይዞ ነበር ለጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት ጥያቄ ያቀረበው። በጠቅላይ ሚኒስቴር ጽህፈት ቤት የፕሬስ ሴክሬታሪ ቢልለኔ ስዩም “ለወንጀለኛው ቡድን የፌስቡክ ገጽ የተወዛገቡ ሐሳቦች መልስ አልሰጥም” ሲሉ መልስ ሰጥተዋል። ቢልለኔ እግረመንገዳቸውን ህወሓት እና የውጪ ደጋፊዎቻቸው ከጥቅምት ወር ጀምሮ የራሳቸውን አስከፊ ወንጀሎች ለመሸፋፈን “የዘር ማጥፋት እየተፈጸመ ነው የሚል ያልተጨበጠ ወሬ እየነዙ ነው፤ አጋልጧቸው” ሲሉ ጠይቀዋል። የመከላከያ ሰራዊት መቀለን ከተቆጣጠረ በሁዋላ ለመጨረሻ ጊዜ ከተደበቁበት ቦታ ሆነው በድምጸ ወያኔ ቲቪ ሰማያዊ የእጅ ጓንቶች አጥለው እምባ እያቀረሩ ለፌደራል ሃይሎች ” ድረሱልን” ሲሉ ጥሪ አቅርበው የነበሩት ዶክተር ደብረጽዮን ጦርነቱን “ህዝቡ ራሱን በራሱን የማስተዳደር መብቱን በተግባር ለማረጋገጥ በፅናት ስለታገለ የተቃጣበት ጦርነት” ነው ቢሉም ባስተላለፉት ያልተረጋገጠ ድምጽ ለፌደራል ሃይሎች እንደቀድሞው ጥሪ ስለማቅረባቸው አልተሰማም። ይልቁንም አራት መንግስታትና የክልል ልዩ ሃይሎች ተሳትፈው ስለነበር የሃይል አለመጣጣም መከሰቱን በመጥቀስ የፌደራል ሃይሎችም እንደወጓቸው ነው ያመለከቱት። አሁንም ” ትምክህተኛ” ሲሉ የአማራውን ሕዝብ በሚኮንን መልኩ ሃሳባቸውን ያሰራጩት የትህነግ መሪ፣ “የህወሃት መስራች አባላት ከሚባሉት ላለፉት 45 ዓመታት ከያዙት ህዝባዊ መስመር ፈቀቅ ሳይሉ የታገሉና የመሩ፣ ያታገሉና ብዙ ድል ያስመዘገቡ አዛውንት ነባር ታጋዮች በዚህ የወረራ ጦርነት፣ በጠላት እጅ ተጎድተውብናል። ከባድ መስዋዕትነት ከፍለዋል። አሁንም እየከፈሉ ይገኛሉ። የነዚህ ጀግኖቻችን መስዋዕትነት የበለጠ ቁጭትና እልህ ያስንቀናል እንጂ ፈፅሞ ከትግላችን የሚያቆመን አይሆንም።” ማለታቸውን የጀርመን ድምጽ ትርጉም ያስረዳል። ኢትዮጵያንና የኢትዮጵያን የመከላከያ ሃይል ” የጠላት ሃይል ” በማለት የገለጹት የትሀንግ ሊቀመንበር ለሁለት አስርት ዓመታት ትግራይንና ህዝቧን ከጠላት ሲጠብቅ የኖረን ሰራዊት ” አቶ ሴኮ ቱሬ በአርባ አምስት ደቂቃ ደምስሰነው፣ ከጥቅም ውጭ አድርገነዋል” ሲሉ እንደ ባዕድ ሃይል ያጣጣሉትን የአገር ሰራዊት ” ጠላት መባሉ ድርጊቱ ከተፈጸመ ጀምሮ ዛሬ ድረስ ሕዝብን እንዳስቆጣ፣ ጦርነቱ በመላው የኢትዮጵያ ሕዝብ ዘንድ እንደሚደገፍና መንግስትን በሚችለው ሁሉ እንደሚረዳ ዛሬ ድረስ እንዳልተረዱ የሚያሳየው መልዕክት ተማጽኖ ታሰማው ለውጭ አገር ሚዲያዎችና አገሮች ነው። እንደ ማርቲን ፕላውት የመሳሰሉት የትሀንግ አፍቃሪ የሚዲያ ሰዎች ይህንኑ የድምጽ መልዕክት የንግሊዝኛ ትርጉም በስፋት አደራውን በመቀበል እያሰራጩ ነው። ከትርጉሙ ስርጭት ጎን ለጎን የተናበበ በሚመስል መልኩ የተለያዩ ተቋማት ሪፖርቶች አብረው እየቀረቡ ነው። ደብረጽዮን በሃሳባቸው የሴቶች መደፈር፣ የሰብአዊ መብት መጣስ፣ ህዝቡ አስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ መውደቁን ገልጸዋል። ህዝቡ ላይ እየተፈፀመ ነው ያሉትን ወንጀል በግልፅ እንዲቃወምና እንዲያወግዝ ለአለም አቀፉ ማህበረሰብ ጥሪ አቅርበዋል። ከዚህም በተጨማሪ በክልሉ ተፈፀመ ያሉት ወንጀል በገለልተኛ አካል እንዲጣራና ህጋዊ እርምጃ እንዲወሰድ ጠይቀው ለዚህ ተጠያቂ ናቸው ብለው የጠሯቸውን የኢትዮጵያና የኤርትራ መሪዎች ወደ አለም አቀፉ የወንጀል ፍርድ ቤት መቅረብ እንደሚገባቸው አስታውቀዋል። ፕሬዚዳንት ኢሳያስና ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ ለዓለም ዓቀፉ የወንጀል ፍርድ ቤት እንዲቀርቡ የጠየቁት ደብረጽዮን በማይክድራ ስለተጨፈጨፉት ወገኖች ያሉት ነገር የለም። አስቀድሞ ሳንጃና አበል በመስጠት፣ ነዋሪዎቹ ከቤት እንዳይወጡ በማድረግ በማይክድራ የጠጨፈጨፉ ወገኖች ጉዳይ ያላነሱት የትግራይ ክልል የድሮው ሊቀመንበር፣ በምሽት በተኛበት ስለተጨፈጨፈው፣ ስለታረደው፣ አስከሬኑ ላይ ስለተጨፈረበት፣ እንደ ባዕድ ወረራ ተካሂዶበት ለስለተሰደው፣ እጅና እግሩ ታስሮ ገደል ስለተጨመረው የአገር መከላከያ ሰራዊት ጉዳይም ገልለተኞች እንዲያጣሩት የሚል ሃሳብ አላነሱም። “እኛ ከመሬታችን እና ከቀያችን ለቀን የምንሄድበት ሌላ ቦታ የለንምና የተሟላ ድል እስክንቀዳጅ ህዝባዊ ጦርነት ከማፋፋም ወደ ኋላ እንደማንል ወዳጅም ጠላትም ሊያውቀው ይገባል።” ሲሉ ትግሉ እንደሚቀጥል አስታውቀዋል። እሳቸው ይህንን ባሉ ቀን የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ከሰባት መቶ በላይ የቀድሞ ፖሊሶችን የተሃድሶ ትምህርት ሰጥትቶ ወደ ስራ መመለሱን አመክቷል። ክሁለት ቀን በፊት ለኢቲቪ መግለጫ የሰጡት ኤታማዦር ሹም በሃኑ ጁላ ” ህወሃት ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ ተደምስሷል” ካሉ በሁዋላ ” አልፎ አልፎ ተበትኖ የሚወራጭ ሃይል አለ። እሱም የድመሰሳል። በዚህ ዘመን ጎሬላ እሆናለሁ ብሎ ካሰበ ያስገርመል። ሁውላ ቀርነት ነው” ማለታቸው ይታወሳል። እዛም እዚህም ችግር ሊፈጥር ቢሞክርም መጨረሻ ላይ እንደሚደመሰስ ገልጸዋል። በሕግ ማስከበሩ የተሳተፉት የኢ.ፌ.ዴ.ሪ ባህር ሃይል ዋና አዛዥ ሬር አድሚራል ክንዱ ገዙ ከመከላከያ የቴሌቪዥን ፕሮግራም ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ ” ማሰብ ያምይችሉ፣ የትግራይን ህዝብ የማይመጥኑ፣ የሚያውቁ የሚመስላቸው ነገር ግን ምንም የማያውቁ ” ሲሉ የገለጿቸው የትህነግ ሰዎች ” የትግራይ ሕዝብ ጦርነት ባህላዊ ጨዋታው ነው ሲሉ ሰድበውታል” ብለዋል። የትግራይ ሕዝብ ጦርነት የሰለቸው፣ ጦርነትን የሚጸየፍ እንጂ ጦርነት ናፋቂ እንዳልሆነ ያመለከቱት ጄነራሉ ” ውጊያ ምክንያት ይፈልጋል፤ እኛ ወገን አለን ብለን በተኛንበት መረሸናችን ፍትህ እንድንጠይቅ አድርጎናል፤ ያ ስሜትና እልህ ከተነደፈው ልዩ ስትራቴጂ ጋር ተዳምሮ ለድል አብቅቶናል፤ እነሱ ሊወጉን የተነሱበት ምክንያት ስለሌላቸው ተሸንፈዋል። የትግራይ ሕዝብም ከፍተኛ ድጋ አድርጓል” በማለት በመከላከያ ቲቪ የጦርነቱን ትንታኔ በሰጡበት ወቅት መናገራቸው አይዘነጋም። ፎቶ የኢትዮጵያ መከላከያ በምዕራብ በኩል የአገሪቱን ድንበር ለመከላከል ከትግራይ ውስን ሃይል ሲያንቀሳቅስ በታገተበት ወቅት “በተደራጀ ሌብነትና ሙስና ላይ የተጀመረው እርምጃ ሀገርን ከዘረፋ የማዳን ህዝባዊ ትግል ነው” by topzena1 December 3, 2022 በተደራጀ ሌብነትና ሙስና ላይ የተጀመረው እርምጃ ሀገርን ከዘረፋ የማዳን ህዝባዊ ትግል መሆኑን የፌደራል ስነ-ምግባርና ጸረ-ሙስና ኮሚሽን ኮሚሽነርና የጸረ-ሙስና ብሔራዊ […] ዜና ሌብነት – ደህንነትን የሌብነት ዜና ዳር ዳር እያለው ነው፤ በማይወራረድ ብር ዘረፋ መኖሩ ተሰምቷል by topzena1 December 3, 2022 ሌብነትን እንዲያመክን የተቋቋመው የፋይናንስ አገለግሎት ደህነንት ሃላፊ በሌብነት ወንጀል ተጠርጥረው መታሰራቸው ይፋ መሆኑን፣ ቀደም ሲል በብሄራዊ ደህንነት የሎጂስቲክ ዋና […] በኦሮሚያ በሌብነት ጉዳይ አናቱ ተፈርቷል፤ በ289 ሺህ ካሬ.ሜ.መሬት ላይ ማጣራት ተጀምሯል by topzena1 December 3, 2022 ትህነግ ይከተል በነበረው “አበስብስ” የሚባል ለውጭ የተግኮረጀ ስልት በርካታ በስልጣን ላይ ያሉ ሃላፊዎች ከሌብነት የጸዱ እንዳልሆነ መረጃዎች ያረጋግጣሉ። በተለይ […]
በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የሚደርሰውን የንፁኃን ዜጎች ግድያ ከዚህ በላይ በትዕግስት እንደማይመለከተው የአማራ ክልል መንግሥት አስታውቋል፡፡ ዜጎች በግፍ የሚገደሉበት ጊዜ ማብቃት እንዳለበትም ክልሉ አሳስቧል፡፡ በመተከል ዞን የተፈጸመውን ግድያ በተመለከተ የአማራ ክልል የመንግሥት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ጽሕፈት ቤት ዋና ዳይሬክተር ግዛቸው ሙሉነህ "በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ዘርን መሠረት ያደረገ ጥቃት ተፈፅሟል" ማለታቸውን ለአማራ ብዙኃን መገናኛ ድርጅት ዘግቧል፡፡ በክልሉ የሚስተዋለውን ጥቃት ለማስቆም ከቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልልና ከፌዴራል መንግሥት ጋር በጋራ እንደተሠራ የተናገሩት አቶ ግዛቸው የክልሉ መንግሥት ለተጎዱ ዜጎች ቦታው ድረስ በመሄድ ድጋፍ ማድረጉንም አስታውሰዋል፡፡ ይሁን እንጂ በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ያለው ችግር መቀጠሉን ነው የገለጹት፡፡ በመተከል ዞን በዳንጉር፣ ጉባ፣ ማንዱራ፣ ወንበራና ቡለን ወረዳዎች በታቀደና በተደራጀ የታጠቀ ኃይል "ወገኖቻችን ላይ ጥቃት ተፈጽሟል" ብለዋል፡፡ ጥቃት አድራሾቹ ዓላማቸው አድርገው የሚንቀሳቀሱት ብሔርን ከብሔር ጋር ማጋጨት እንደሆነና ቀጣናውን በተለይም አማራ ክልልን ማተራመስ መሆኑንም አቶ ግዛቸው ተናግረዋል፡፡ ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች በተገኙበት ውይይቶች ተደርገው "አቅጣጫ ቢቀመጥም እስካሁን ድረስ መሬት ላይ አልወረዱም" ያሉት አቶ ግዛቸው "የቤንሻንጉል ክልል መንግሥት መዋቅር ንጹሕ አለመሆን እና ዜጎችን ያገለለ ሥራ መሥራቱ ለችግሩ ምክንያት ነው" ብለዋል፡፡ "የማዕከላዊ መንግሥቱም ቢሆን ያደረገው ጥረት ጥሩ ቢሆንም ዜጎችን ግን ከሞት እያዳነ አይደለም" ብለዋል፡፡ በአማራ ክልል መንግሥትም ቢሆን ችግሮችን በውይይትና በዴሞክራሲ ለመፍታት ብዙ የተደከመ ቢሆንም ነዋሪዎችን "ከጥቃት መታደግ አልተቻለም" ነው ያሉት፡፡ በመሆኑም በቀጣይነት ሁለት ምርጫዎች መኖራቸውን ጠቁመዋል፡፡ አንደኛው የቤኔሻንጉል ጉሙዝ ክልል መንግሥት ጉዳዩን "በዋዛ ፈዛዛ ሳይመለከተው" የአማራ ክልል ተወላጆችን እንደሌላው የክልሉ ነዋሪ በሰላም እንዲኖሩ የማደራጀት፣ በመንግሥት መዋቅር ውስጥ ገብተው ራሳቸውን እንዲከላከሉ የሚያስችል ሥራ መስራት እንደሆነ ነው የተናገሩት፡፡ ሁለተኛው አማራጭ ግን "የቤኔሻንጉል ጉሙዝ ክልል እርምጃ እስኪወስድ ብቻ አንጠብቅም ብዙ ታግሰናል፤ እንደ አማራ ክልል ከፌዴራል መንግሥት ጋር በመሆን አሠራሩ የሚፈቅደውን ሁሉ በማድረግና ከቤኔሻንጉል ክልል መንግሥት ጋር በጥምረት በመሥራት የክልሉ ተወላጆች ከዚህ በኋላ ከጥፋት የመታደግ ሁኔታ የግድ ነው" ብለዋል፡፡ የክልሉ ሕዝብም ከስሜታዊነት በመውጣት መንግሥትን መደገፍ እንዳለበት አሳስበዋል፡፡ የአማራ ክልል መንግሥት የራሱን ሥራ ለመሥራት አቋም የወሰደ ስለሆነ ጉዳዩን በሰከነ መንገድ እንዲደግፈውም ጥሪ አቅርበዋል፡፡
የውይይት ጥያቄ፡- ኢየሱስ በምድር ላይ ከኖሩት ሰዎች ሁሉ በላይ ታላቅ እንደሆነ ሲነገር እንሰማለን። ኢየሱስ ያደረገውና ታሪክን ሁሉ የለወጠው አንድ ዐቢይ ነገር ምን ይመስልሃል? መልስህን አብራራ። ስለ ክርስቶስ ሕይወት አጽንኦት ልንሰጥባቸው የምንችላቸው ብዙ ነገሮች አሉ። ብዙዎቻችን በፈውስ አገልግሎቱ ላይ ለማተኮር እንፈልጋለን። እርግጥ በምድር ላይ ከጤና በላይ ምን አለ? ወይም በማስተማር አገልግሎቱ ላይ ለማተኮር እንፈልጋለን። ነገር ግን የወንጌላት ጸሓፊዎች ሁሉ ያተኮሩት በክርስቶስ ሞት ላይ ነው። ሁሉም የወንጌላት ጸሓፊዎች ከክርስቶስ ሕይወት እጅግ ጠቃሚውና ታሪክን ሁሉ የተገዳደረው ተኣምራት ሠሪነቱ ወይም ማስተማሩ ሳይሆን፥ (እነዚህ ነገሮች አስፈላጊዎች ቢሆኑም)፥ የክርስቶስ ሞትና ትንሣኤ እንደሆነ ተገንዝበው ነበር። ክርስቶስ በሞቱ ኃጢአተኞች የእግዚአብሔር ቤተሰብ የሚሆኑበትን መንገድ ከፍቷል። በትንሣኤው ክርስቶስ መለኮታዊ የእግዚአብሔር ልጅ መሆኑን ብቻ ሳይሆን፥ እግዚአብሔር የኃጢአት መሥዋዕቱን እንደ ተቀበለ አረጋግጧል። ማቴዎስ ክርስቶስን በመጀመሪያዎቹ ሦስት ዓመታት ያካሄደውን አገልግሎት፥ (ፈውስና ማስተማሩን ጨምሮ) በአጭሩ ጠቅለል አድርጎ ካቀረበ በኋላ፥ በዘመናት ከሁሉም በላቀው እውነት ላይ አጽንኦት እድርጓል። ይህም የክርስቶስ ሞትና ትንሣኤ ነው። እኛ ክርስቶስ ለሰው ልጆች በተቀበለው ሰብአዊ ሥቃይ ላይ ብናተኩርም፥ የወንጌላት ጸሓፊዎች በዚህ ጕዳይ ላይ አላተኮሩም። ብዙ ስቅለቶችን ያዩ በመሆናቸው ጸሓፊዎቹ ክርስቶስ ለእኔና ለእናንተ ምን ያህል እንደ ተሠቃየ ሊያብራሩ ይችሉ ነበር። ነገር ግን በሐቆች ላይ ለማተኮር መረጡ። በተለይም ማቴዎስ አይሁዶችን በሚያስገርም መልኩ የክርስቶስ ሞት የእግዚአብሔር ዕቅድ አካል እንደሆነ በሚገባ ለማብራራት ፈልጓል። የኢየሱስ ጠላቶች ሊገድሉት ተዘጋጁ (ማቴ. 26፡1-16) ቀደም ሲል ማቴዎስ በኢየሱስ የአገልግሎት ጊዜ ሁሉ ከሃይማኖት መሪዎች ጋር ሲጋጭ መቆየቱን አስረድቷል። አሁን ያ ግጭት ወደ ባሰ ደረጃ እየደረሰ ነው። የሃይማኖት መሪዎቹ በሕዝብ ፊት ብዙ ጊዜ ስላሸነፋቸውና ስላዋረዳቸው ከክርስቶስ ጋር ከመከራከር ይልቅ ገድለውት ሊገላገሉ ወሰኑ። ነገር ግን በዚህ ግጭትና ኢየሱስ ወደሚያዝበት ደረጃ ባደረሱት ድርጊቶች መካከል፥ ማቴዎስ ጠቃሚ የፍቅር ታሪክ አውግቷል። ይህም ኢየሱስ በለምጻሙ ስምዖን ቤት ማዕድ ሊበላ ተቀምጦ ነበር። እርሱም ኢየሱስ የፈወሰው ግለሰብ ሳይሆን አይቀርም። ምግቡ እየተበላ ሳለ፥ አንዲት ሴት መጥታ ኢየሱስን ሽቱ ትቀባው ጀመር። ዮሐንስ ይህች ሴት ኢየሱስ ከሚቀርባቸው ልዩ ወዳጆች አንዷ ማርያም እንደ ነበረች ገልጾአል (ዮሐ 12፡1-8)። ሴትዮዋ ውድ ሽቶ አምጥታ ጌታን ስትቀባ ያዩ ደቀ መዛሙርት ሀብት ማባከን መሰላቸው። ምናልባትም ለድሆች ማሰብ እንደሚያስፈልግ ከኢየሱስ መማራቸውን ለማሳየት ሲሉ፥ ደቀ መዛሙርቱ ሴቲቱ ሽቱውን ሸጣ ገንዘቡን ለድሆች ባለመስጠቷ ገሠጹኣት። ነገር ግን ለኢየሱስ ልባዊ ፍቅርን በስጦታ መግለጥ ምን ጊዜም የሞኝነት ተግባር አልነበረም። ማርያም ለእርሱ ክብር ለሞቱ መታሰቢያ ሽቶውን እንደ ቀባችው ክርስቶስ ተናግሯል። ኢየሱስ በጥቂት ቀናት ውስጥ ተይዞ እንደሚገረፍ፥ ከዚያም እንደሚሰቀል፥ በተጨማሪም ከሃይማኖት መሪዎችና ከሕዝቡ የሚደርስበትን ጥላቻ እያሰበ ይህን የመታሰቢያ ሽቶ ስትቀባው አክብሮ ተቀበለ። የውይይት ጥያቄ፡- ሀ) አንድ የተጋነነና ያልተለመደ ነገር በማድረግ ለኢየሱስ ያለህን ፍቅር ገልጸህ ታውቃለህ? ምን ነበር ያደረግኸው? ፍቅርህ ለኢየሱስ እንዲበዛ ያደረገው ምንድን ነው? ለ) አንዳንድ ጊዜ ባልተለመዱ መንገዶች፥ ለኢየሱስ ያለንን ፍቅር የማናሳይ ከሆነ፣ ይህ ስለ ልባችንና ስለ ፍቅራችን ምን ያሳየናል? ከማርያም በተቃራኒ፥ ይሁዳም የኢየሱስ የቅርብ ወዳጅ ነበር። እርሱ ግን ኢየሱስን በ30 ብር ሸጦታል። በዚህ ሁኔታ ኢየሱስ የመጀመሪያውን በደል የተቀበለው ከይሁዳ ነበር። ይህ ኢየሱስን ምን ያህል እንደ ጎዳው የሚያውቁት የቅርብ ወዳጃቸው የከዳቸው ሰዎች ብቻ ናቸው። ይሁዳ ለሦስት ዓመታት ኢየሱስ ጋር አብሮ እየኖረ ትምህርቱን አድምጧል። እርሱም የቡድኑን ገንዘብ እስከ መያዝ ድረስ የተከበረ ደቀ መዝሙር ነበር። ይሁዳ ኢየሱስን ለምን አሳልፎ ሰጠ? ለገንዘብ ብሎ ነው? አይመስልም። ምናልባትም ይሁዳ ኢየሱስ ሲናገር የነበረውን ምድራዊ መንግሥት እንዲጀምር ለማስገደድ አስቦ ይሆናል። ክፉዎቹ የአይሁድ መሪዎችና እስራኤልን የሚቆጣጠሩት ሮማውያን ሲገረሰሱ ለማየት ፈልጎ ይሆናል። ኢየሱስ ጴጥሮስ እንደሚክደው መተንበዩና የጌታን እራት ማክበሩ (ማቴ. 26፡7-35) በአይሁዶች ሃይማኖታዊ የጊዜ ሰሌዳ፥ በአንድነት የሚከበሩ ሁለት ሃይማኖታዊ በዓላት አሉ። የመጀመሪያው አይሁዶች ከግብጽ ለመውጣት መዘጋጀታቸውን የሚገልጽ የአንድ ቀን የቂጣ በዓል ነበር። ሌላው የፋሲካ በዓል ሊሆን፥ ይህም የእግዚአብሔር መልአክ በበራቸው ላይ ደም የረጨትን ሰዎች እያለፈ የግብኦችን የበኩር ልጆች የገደለበትን ሁኔታ የሚያስታውሱበት ነበር። እነዚህ ሁለቱም በዓላት ወደ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ያመለክቱ ነበር። ኢየሱስ ለዓለም ኃጢኣት በመሞት የእግዚአብሔርን ልጆች፥ (አይሁዶችንም አሕዛብንም) ከመንፈሳዊ እስራት ነፃ አወጣ። ማቴዎስ ስለዚህ የፋሲካ በዓል ምግብ ባቀረበው ገለጻ፥ በክርስቶስ አልፎ መሰጠት ላይ ያተኩራል። ኢየሱስ ይሁዳ አሳልፎ እንደሚሰጠው አስቀድሞ ተናግሯል። ክርስቶስ የሚሆነውን ሁሉ ቀደም ብሎ እያወቀ በፈቃደኛነት ወደ መስቀል ሞት አመራ። ምናልባትም ኢየሱስ በእራት ላይ ለይሁዳ ምግብ ያጎረሰው ከኃጢአቱ ንስሐ እንዲገባ ዕድል ሊሰጠው ይሆናል። በተጨማሪም፥ ጴጥሮስና ሌሎችም ደቀ መዛሙርቱ የብሉይ ኪዳንን ትንቢት በመፈጸም እንደሚክዱት ኢየሱስ ተናግሯል። ማቴዎስ ሁለቱን ክህደቶች የጠቀሰው ለምንድን ነው? ክርስቲያኖች በስደት ጊዜ እንዴት ክርስቶስን ሊክዱ እንደሚችሉ ለማስተማር ፈልጎ ይሆን? ምናልባትም ይሆናል። በማቴዎስ ዘመን፥ አይሁድና አሕዛብ ክርስቲያኖች በስደት ምክንያት ለክርስቶስ መከራ መቀበል ወይም መሞት ይገባቸው እንደሆነ በማሰብ ይጨነቁ ነበር። አንዳንዶች ከፍርሃት የተነሣ ይክዱት ነበር። እነዚህ ሰዎች ከዚያ በኋላ ተስፋ ይኖራቸዋል? ቤተ ክርስቲያን ምን ዓይነት ምላሽ ልትሰጣቸው ይገባል? ማቴዎስ በይሁዳና ጴጥሮስ ታሪክ አማካኝነት ሁለት ዓይነት ክህደት እንዳለ ይናገራል። በመጀመሪያ፥ አንድ ሰው ክርስቶስን ከካደ በኋላ ንስሐ ሳይገባ የሚሞትበት የይሁዳ ዓይነት ክህደት አለ። የዚህ ዓይነቱ ክህደት ተስፋ የለውም። ክርስቲያኖች በፍርሃት ሳቢያ ከክርስቶስ ሲለዩና ንስሓ ገብተው ወደ ክርስቶስ ከመመለሳቸው በፊት ቢሞቱ፥ የይሁዳን ዓይነት ፍርድ ይቀበላሉ። ነገር ግን አንድ ሰው ለሕይወቱ ፈርቶ ከክርስቶስ ወደ ኋላ ካፈገፈገ በኋላ፥ ንስሐ ቢገባ፥ እንደ ጴጥሮስ ሙሉ በሙሉ ይቅርታ ተደርጎለት ወደ ቤተ ክርስቲያን ፍሬያማ አገልግሎት ይመለሳል። ክርስቶስ መሓሪና ይቅር ባይ አምላክ ነው። የቤተ ክርስቲያን መሪዎችም የክርስቶስን ምሳሌነት በመከተል፥ በስደት ምክንያት ክርስቶስን የካዱትን ወገኖች ይቅር ሊሏቸው ይገባል። የውይይት ጥያቄ፡- ሀ) እነዚህን ሁለት ዓይነት ክህደቶች ያየህባቸው ምሳሌዎች ካሉ ግለጽ። ለ) ኤር. 31፡31-34 እና ሕዝ. 36፡25-27 አንብብ። ስለ አዲስ ኪዳን የተሰጡት የተስፋ ቃሎች ምንድን ናቸው? እነዚህ የተስፋ ቃሎች ለክርስቶስና በቤተ ክርስቲያን የተፈጸሙት እንዴት ነው? ሐ) ክርስቶስ ዘመናችንን «አዲስ ኪዳን» ሲል ምን ማለቱ ይመስልሃል? ክርስቶስ ከደቀ መዛሙርቱ ጋር የበላው የመጨረሻው ምግብ በሌላ ምክንያት ልዩ ነበር። ክርስቶስ «የጌታ እራት» የምንለውን ሥርዓት መሥርቷል። ይህ የመታሰቢያ ምግብ ነው። ክርስቶስ በመስቀል ላይ ሲሞት ደሙ በመፍሰሱ፥ የብሉይ ኪዳን የአምልኮ ሥርዓት እንዳበቃ ገልጾአል። በኤርምያስ የተተነበየው አዲስ ኪዳን ተጀመረ። ክርስቲያኖች ሁሉ ከእግዚአብሔር ጋር ያላቸው ግንኙነት በሞቱ ላይ የተመሠረተ መሆኑን በተደጋጋሚ እንዲያስታውሱ ለማድረግ፥ ደቀ መዛሙርቱ ወይን በመጠጣትና እንጀራ በመቁረስ ሞቱን የሚያከብሩበትን ቀን እንዲያስቡ ነገራቸው። ይህ በዓል ለክርስቶስ ተከታዮች በሙሉ የተሰጠ ሲሆን፥ በአዲስ ኪዳን ዘመን ሁሉም ክርስቲያኖች የጌታ እራት ሥነ ሥርዓት ተሳታፊዎች ነበሩ። ኢየሱስ በጌቴሴማኒ ጸለየ (ማቴ. 26፡36-46) ኢየሱስ ፍጹም አምላክና ፍጹም ሰው ነው። አንድ ሰው እንዴት በአንድ ጊዜ ሰውና አምላክ ሊሆን እንደሚችል ምሥጢር ቢሆንም፥ ይህ መጽሐፍ ቅዱስ የሚያስተምረው እውነት ነው። ኢየሱስ ከሞት እንደሚነሳ ቢያውቅም፥ ጭንቀት ስለ ጸናበት ከተቻለ እግዚአብሔር ሌላ አማራጭ እንዲሰጠው ሦስት ጊዜ በጸሎት ጠይቋል። ነገር ግን በእያንዳንዱ ጊዜ ክርስቶስ «ፈቃድህ ይፈጸም» በማለት ለእግዚኣብሔር መታዘዙን አሳይቷል። አንዳንድ ሰዎች ለፈውስ በምንጸልይበት ጊዜ ፈቃድህ ከሆነ» ማለቱ ያለማመን ምልክት ነው ይላሉ። ሊሆን ይችላል። ነገር ግን ይህ የትሕትናና ራስን የማስገዛት ምልክትም ሊሆን ይችላል። እግዚአብሔር አንድን ነገር እንዲፈጽምልን ልናስገድደው አንችልም። እርሱ ዓለምንና ድርጊቶችን ሁሉ የሚቆጣጠር ፈጣሪና ሁሉን ቻይ አምላክ ነው፡፡ እግዚአብሔር አንድ ነገር ፈቃዱ እንደሆነ በግልጽ ካልነገረን፥ “ፈቃድህ ይፈጸም” ማለታችን በፈውስም እንኳ ትልቁ ፍላጎታችን የእግዚአብሔር መክበር መሆኑን ያሳያል። ይህም፥ ፈቃዱና ዓላማው ምንም ይሁን ምን እንደምንገዛለት ያመለክታል። የውይይት ጥያቄ:- ሀ) “ፈቃድህ ይፈጸም” የሚለው ሐረግ እንደ ማመኻኛ ወይም የአለማመን ምልክት ሆኖ ሊያገለግል የሚችለው እንዴት ነው? ለ) ለእግዚአብሔር ፈቃድ የመገዛት ምልክት ሊሆን የሚችለውስ እንዴት ነው? ሐ) ይህን ሐረግ መጠቀም የማያስፈልጋቸውንና ለእግዚአብሔር ያለንን እምነት ወይም መሰጠት ለማመልከት ይህ ሐረግ የሚያስፈልጋቸውን ሁኔታዎች ግለጽ፡፡ ኢየሱስ የፈራው ሞቱን ነበር? በከፊል ሊሆን ይችላል። ምክንያቱም እንደ መስቀል ላይ ሞት በሰው ልጆች የተዘጋጀ አሠቃቂ ሞት የለም። ነገር ግን ኢየሱስን ከሁሉም በላይ ያለጨነቀው የዓለም ሁሉ የሥነ ምግባር ጉድለት ኃጢአት በእርሱ ላይ እንደሚከመር ማወቁ ላይሆን አይቀርም። ሁልጊዜም ፍጹም ሆኖ የኖረው ክርስቶስ፥ አሁን በኃጢአታችን ይሸፈን ነበር። (2ኛ ቆር. 5፡21 አንብብ) እንዲሁም በኃጢአታችን ምክንያት ሁልጊዜም ከአብ ጋር ሲያካሂድ የነበረው ግልጽና በፍቅር የተሞላ ግንኙነቱ ይበላሽ ነበር። አብ ለልጁ ጀርባውን የሚሰጥበት ጊዜ ተቃርቦ ነበር፡፡ (ማብራሪያው የተወሰደው በ ኤስ.አይ.ኤም ከታተመውና የአዲስ ኪዳን የጥናት መምሪያና ማብራሪያ፣ ከተሰኘው መጽሐፍ ነው፡፡ ስለዚህ አስደናቂ አገልግሎታቸው እግዚአብሔር ይባርካቸው፡፡)
ዩዩክሬንን ጎብኘተው የተመለሱ የዩናይትድ ስቴትስ ምክር ቤት አባላት በዲፕሎማሲ ጥምዘዘና በማዕቀብ ማስፈራሪያ ብቻ ለወረራ የተዘጋጁትን የሩሲያ ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲንን እርምጃ ማቆም አይቻልም ሲሉ ተናገሩ፡፡ ባለፈው ቅዳሜና እሁድ ኪየቭን ጎብኝተው የተመለሱት የዴሞክራትና የሪፐብሊካን ህግ አውጭዎች ቡድን አባላት ከዩክሬን ልዩ ኃይል አዛዥና የዩክሬንን ብሄራዊ ጦር ከሚያሰለጥኑት የዩናይትድ ስቴትስ አባላት ጋር የተነጋገሩ መሆናቸው ተዘግቧል፡፡ ያለው ሁኔታ “እጅግ አሳሳቢ ነው” ያሉት የምክር ቤቱ አባላት፣ ዋይት ሃውስ የራሽያን ወረራ ለማስቆም የዩክሬንን ኃይል የሚያጠናክር የጦር መሳሪያ በአስቸኳይ መላክ ይኖርበታል ብለዋል፡፡ የሪፐብሊካን የምክር ቤት አባል ማይክል ዎልትዝ ለጋዜጠኞች በሰጡት አስተያየት “ጠንካራ እርምጃ እንደሚወሰድ ቃል መግባት፣ በተለይ ወረራው ከተፈጸመ በኋላ፣ በፑቲን ስሌት የሚያደርሰው ጉዳት እጅግ አነስተኛ ሆኖ የታያቸው ይመስለኛል፡፡” የዴሞክራቱ ሴት ሞልተንም ዋይት ሃውስ ሩሲያ ዩክሬንን ብትወር ጠንካራ እርምጃ የተወሰደባት መሆኑን እንዳታውቅ የሚያደርግ እምርጃ መውሰድ እንዳለበት አሳስበዋል፡፡ “እኔ የምፈልገው ፑትን ዩክሬንን ከወረረ በሚቀጥሉት አምስት ደቂቃዎች የለስላሳ መጠን ከማሽናቸው ውስጥ ማውጣት የሚቸገሩ መሆኑን እንዲያውቁ ነው ፡፡ እንጂ ኔቶ ከወረራው በኋላ ጉባኤ ተቀምጦ ይህን ጉዳይ ምን ማድረግ ይኖርብናል? ብሎ እንዲከራከር አይደለም” ብለዋል፡፡ የዋይት ሃውስ ቃል አቀባይ ጄን ሳኪ "እኛ ይህን ጉዳይ መያዝ የምንፈገው ግጭቱን በሚያረግብ መልኩ በዲፕሎማሲያው መንገድ ነው" ብለዋል፡፡ የአሜሪካ መከላከያ ሚኒስቴር ፔንታገን ትናንት በሰጠው መግለጫ ሩሲያ ግጭቱን ለማርገብ ከዩክሬን ድንበር አካባቢ ኃይሏን ወደ ኋላስ ታንቀሳቅስ የሚሳያ ምንም ምልክት አላየንም ብለዋል፡፡ የሩሲያ ፕሬዚዳንት ኔቶ ወደ ምስራቅ አውሮፓ መስፋፋቱን የሚያቆምና በጎረቤት በተለይም እንደ ዩክሬን ባሉ አገሮችላይ የጦር መሳሪያውን የማይተክል መሆኑን በህግ ማረጋገጫ ከሰጠን የዲፕሎማሲ ግንኙነቱን በአስቸኳይ እንጀምራለን ማለታቸው ታውቋል፡፡ የሩሲያ ረዳት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ትናንት በሰጡት መግለጫም ኔቶ ወደ ምስራቅ የሚያደርገውን መስፋፋት የሚያቆም መሆኑን ዋስትና የማይሰጠን ከሆነ ሩሲያ ታክቲካል የኒዮክሌየር ጦር መሳሪያዎችን ጨምሮ ወታደሮችዋን የምታሰማራ መሆኑን ማስጠነቀቃቸው ይታወቃል።
ሰላማዊ ፓርቲ የመጀመሪያውን ጥሩ አቅጣጫ አመልካች ሰላማዊ ሰልፍ ግንቦት ፳ ፭ ቀን ፳ ፻ ፭ ዓመተ ምህረት በአዲስ አበባ በማድረግ፤ የሕዝቡን የነፃነት ፍላጎት ባደባባይ አሳዬ። ይህ ታሪካዊ ነው። ተደጋጋሚ ሰላማዊ ሰልፎች መጪ መሆናቸውንና አይቀሬነታቸውን አረጋገጠ። ካሁን በፊት ታጋዮች፤ በተደጋጋሚ፣ በየቦታው፣ ሰላማዊና የትጥቅ አመፅ በማድረግ ግባቸውን ለመምታት ጥረት አድርገዋል። በሕዝቡ ላይ በደል እስካለ ድረስ፤ አመፅ በተለያዬ መልክና በተለያዩ ቦታዎች መቀጠሉ፤ የሕልውና ግዴታ ነው። ለዚህ ምስክር አያሻም። ሕዝባዊ ግቡ አንድ በሆነበት ወቅት ደግሞ፤ ለሕዝባዊ ግቡ የትግሉ አንድ መሆን፤ ግዴታ ነው። ማሳየት የፈለግሁት፤ ሰማያዊ ፓርቲ በጀመረው ሰላማዊ ሰልፍ ተነሳስትን፤ አሁንም የተለያዬ ሰላማዊ ሰልፍና የተነጣጠለ ትግል እያካሄድን፤ ሕዝባዊ ድል ለማግኘት ማሰብ የትም እንደማያደርሰን ነው። በሌላ በኩል ደግሞ፤ አሁን ያለንበትን የፖለቲካ ሀቅ እያሻሻልን መሄድ ካልቻልን፤ ወደፊት የሚጠብቀን የባሰ ቀውስና ማጥ መሆኑን መገንዘብ አለብን። ለዚህ ደግሞ፤ የትግሉን ሀገራዊነት ማጠናከር፣ የአንድ ሀገራዊ ድርጅት አስፈላጊነትን ማስመር፣ ዛሬ የምናደርገው እንቅስቃሴ የነገውን ኢትዮጵያዊነት መልክና የግቡን ምንነት ወሳኝ መሆኑን መረዳት አስፈላጊነቱን ማድመቅ ነው። በለዘብተኝነት ወይንም ሌሎች ያደርጉታል በማለት የምንተወው ጉዳይ አይደለም። ባሁኑ ሰዓት ሁላችን እያወቅናቸው የመጣነው ሀቆች አሉ። አንደኛ በሥልጣን ላይ ያለው የትግሬዎች ነፃ አውጪ ግንባር መንግሥት ወዶ ለሕዝቡ ፍላጎት አለመገዛቱን ነው። ሁለተኛ በአንድነት እስካልተነሳን ድረስ፤ የተነጣጠለው ትግል ውጤቱ ሕዝባዊ አለመሆኑን፤ ሰላማዊም ሆነ የትጥቅ አመፁ ውጤቱ ሕዝባዊ የሚሆነው፤ ሕዝቡ በአንድነት የተሰለፈበት፣ ሕዝቡ የመራው መሆን ያለበት መሆኑን ነው። ሶስተኛ ደግሞ፤ በአንድ ድርጅት የተዋቀረ እስካልሆነ ድረስ ለየብቻ የምናደርገው ጥረት የትም እንደማያደርሰንና አንድ ድርጅት አስፈላጊ መሆኑን ነው። ለዚህ ሁሉ መሠረቱ ደግሞ በግልፅ መነጋገር መቻል ያለብን መሆኑ ነው። ምን እያደረግን ነው? ሰላማዊ ፓርቲ ለትግሬዎች ነፃ አውጪ መንግሥት የሶስት ወር እድሜ ሠጥቶታል። አንድነት ፓርቲ ከዚያ በፊት የሚደረጉ ሰላማዊ ሰልፎች ጠርቷል። ይህ የተነጣጠለ ሰላማዊ ሰልፍ የሕዝቡ ሰላማዊ ጥሪ እንዲሆን እፈልጋለሁ። አንድነት ፓርቲ ከሰላማዊ ፓርቲ ጋር ውድድር ገጥሞ የበለጠ መሆኑን ለማሳየት ያደረገው እንዳልሆነ ይገባኛል። በተጨማሪም አንድነት ፓርቲ ብቻውን የትግሬዎችን ነፃ አውጪ ግንባር መንግሥት ለመጣልና ሥልጣን ለመውሰድ የተነሳ እንዳልሆነ ይገባኛል። ከዚህ በመነሳት፤ አሁን ያለንበትን የፖለቲካ ሀቅ በቅጡ ተገንዝበን፤ ወደፊት የምንሄድበትን መንገድ በማሻሻል፤ ሊገጥመን የሚችለውን ቀውስና ማጥ በማስወገድ፤ ትክክለኛ ግባችንን የምንመታበትን ዘዴ መተለም ይኖርብናል። አሁንም ለየብቻችን የምናደርገው ጉዞ፤ ምንም ሌሎቹን ተባበሩን እያልን በየበኩላችን ብንጠራም፤ ውጤቱ፤ የጋራ ሳይሆን የግል ነው። የወደፊቱም በግልና በጋራ መካከል ባለው ልዩነት የተመሠረተ ጠብ ነው። የትግሉ ዓላማ በሥልጣን ላይ ያለውን አድሏዊ አምበገነን የትግሬዎች ነፃ አውጪ መንግሥት አውርዶ፤ በሕዝብ ፈቃድና ፍላጎት የተወከለ መንግሥት ማቋቋም ነው። ለዚህ ደግሞ የተለያዩ የፖለቲካ ድርጅቶች ሳይሆኑ አንድ ድርጅት ብቻ ነው አስፈላጊው። ግቡን ሲመታ ለውድድሩ ተዘጋጅተን መቅረብ እንችላለን። ልዩነቱ፤ ለሕዝባዊ ድሉ ድርጅታችንን እናስቀድማለን ወይንስ የድርጅታችንን ሕልውና ለሀገራዊ ሕልውና እንሰዋለን ነው። ድርጅቶች ምን ጊዜም በመርኅ ግብራቸው ተመርኩዘው በማንኛውም ጊዜ ይመሠረታሉ። ሀገር ግን ያ ምርጫ አይሠጠውም። እናም ከምንኛውም በፊት ሀገር ብለን መነሳት ያለብን፤ ግባችን ሀገራችን ከሆነ፤ አሁን ነው። የለም ድርጅቴን መሪዬ አድርጌ ነው የምሄደውና ሀገሬን በድርጅቴ ነው የምታገልላት ማለት፤ ድርጅትን ከሀገር በላይ ማድረግ ነው። የትግሬዎች ነፃ አውጪ ግንባር መንግሥት የሕዝቡን ሰላምና መረጋጋት ለማግኘት፤ በሀገር ፀጥታና በብሔሮች ነፃ መውጣት ስም አምታትቶ፤ ዴሞክራሲያዊ መብቶችን በመንፈግና የመሪዎችን ኪስ በማሳበጥ፤ የውሸት ሀገራዊ ዕድገትን ለመሸፋፈን መሞከሩ የትም አላደረሰውም። ይልቁንም በሕዝቡ የኑሮ ሁኔታ ቁማር መጫወቱ ራሱን ዞሮ መቶታል። መሠረታዊ የሆነውን የመንግሥት ተልዕኮ ስቷል። በዴሞክራሲያዊ ሥርዓት መንግሥት ማለት፤ የሕዝብ ተወካይ ማለት ነው። መንግሥት ማለት በሕዝብ ፍላጎት የቆመ ማለት ነው። መንግሥት ማለት በሕዝቡ መካከል እኩልነትን የሚጠብቅና የሚያሰጠብቅ ማለት ነው። መንግሥት ማለት ለሕዝብ ደኅንነት፣ ለሰላምና ለሀገር ዕድገት የቆም ማለት ነው። መንግሥት ማለት የሕዝብ አገልጋይ ማለት ነው። የትግሬዎች ነፃ አውጪ መንግሥት ከላይ የዘረዘርኳቸውን አንዳቸውንም አላሟላም። የደርግን መንግሥት የኢትዮጵያ ሕዝብ የጠላበት ምክንያት፤ በአረመኔነቱ፣ ያለሕግ የፈለገዉን በማድረጉ፣ የግለሰቡ ኢትዮጵያዊ ዴሞክራሲያዊ መብቶች ባለመከበራቸው፣ በየትኛውም የኢትዮጵያ ክልል ሠርቶ የማደርና የመበልፀግ በሩ በመዘጋቱ፣ የባለሥልጣኖች ወገን የሆኑ የሁሉም ነገር ፈላጭ ቆራጭ በመሆናቸው ነበር። ታዲያ የትግሬዎች ነፃ አውጪ ግንባር መጥቶ የቀየረው ነገር ቢኖር፤ በደርግና በኢሠፓ ቦታ የትግሬዎች ነፃ አውጪ ግንባር መሪዎችና ፓርቲ መተካታቸውን ብቻ ነው። ግድያውና የሀገር ሀብት ዝርፊያው ብሷል። ጥቂቶቹ በሃብት መጨማለቃቸውና አብዛኛው በድኅነት መማቀቁ የዕለት እውነታ ሆኗል። የትግሬዎች ነፃ አውጪ ግንባር መሪዎችና ሀብት ነጣቂ አባሪዎቻቸው፤ የሕዝቡን የነፃነት ፍላጎትና ሠርቶ የማደር ጉጉት በስግብግብ የግል ጥቅም ማካበት ሩጫቸው አመድ አስጋጡት። ሀገሪቱን በጣጠቋት። ደንበሯን ሸጡት። ለሙን መሬት ከባለቤቱ ነጥቀው ለራሳቸውና ለውጭ ከበርቴዎች በርካሽ ቸበቸቡት። ይህ የሕዝቡን ቁጣ አስነስቶ መቃብራቸውን እንዲቆፍር ገፍቶታል። ለሥልጣናቸው በር መክፈቻ የተዋቀረው የክልል ግዛት፤ እንዳቋቋመው ፌዴራላዊ ግዛት ውስጡ በስብሶ ንቅዘቱ ሕዝቡን ቀስቅሶታል። ይህን ማስተካከል አሁን የሕዝቡ ኃላፊነት ነው። የአንድ ቡድን ወይንም ፓርቲ ግዴታና ውዴታ አይደለም። በአንድነት የሁላችን ነው። የትግሬዎችን ነፃ አውጪ ግንባር መንግሥት በሌላ አንድ ፓርቲ ባሁኡ ሰዓት ለመለወጥ የትዮጵያሕዝብ ፍላጎት አይደለም። ሀገር አቀፍ የሆነ አንድነትንና ሰላምን ማግኘት ነው የሕዝ ፍላጎት። ይህ ደግሞ የሚተገበረው፤ ሀገር አቀፍ የሆነ ድርጅት ትግሉን በአንድ አጀንዳ ሲመራው ነው። በአሜሪካ የእስራዔላዊያን ደጋፊ ማህበር በብዙ ሺ የሚቆጠሩ አባላትን ሰብስቦ፤ የእስራዔልን ጥቅም ለማስጠበቅ ከፍተኛ ሚና ይጫወታል። እኛ ከብዛታችን፣ ከሀብታችን፣ ከዕውቀታችን፣ ከሀገር ወዳድነታችንና ለወገናችን ካለን ፍቅር የተነሳ፤ የበለጠ ማድረግ የምንችል ነን። የጎደለን ነገር ቢኖር፤ በአንድነት የመሰባሰቡ ጉዳይ ነው። አአንድ ስንሆን፤ አይደለም የትግሬዎችን ነፃ አውጪ ግንባር መንግሥት ማስወገድ፤ ሀገራችን በብልፅግና ከዓለም ጎላ ብለው ከሚታዩት አንዷ መድረግ እንችላለን። የሚያሳዝነው ሀቅ ደግሞ አንድ የፖለቲካ ድርጅት ብቻውን እስከቆመና እስከታገለ ድረስ፤ አቸነፈም አላቸነፈም ውጤቱ የኢትዮጵያ ሕዝብ ሳይሆን የዚያ ድርጅት ብቻ ነው። መነሻው ባሁኑ ሰዓት ሕዝቡን እኔ ብቻ እወክላለሁ የሚል አንድ ድርጅት የለምና ነው። የተለያዩ የነፃ አውጪ ግንባሮች ኢትዮጵያዊ ያልሆነ አጀንዳቸውን እያራመዱ ነው። የውይይቱን ይዘት እነሱው አሽከርካሪ ሆነዋል። በተደራቢ ደግሞ፤ ሥልጣን የቋመጡ ግለሰብና ቡድኖች አራጋቢ በመሆን ይኼንኑ እየገፉ ነው። ይኼ የነገን አይቀሬ ጠብ አድልቦታል። መለየት ያለበት፤ ይህ የኢትዮጵያዊያን ትግል ነው ወይንስ የሌሎች የሚለው ነው። በኢትዮጵያ ሕዝብ ላይ እምነት ያለን ማንኛችንም ታጋዮች፤ የኢትዮጵያ ሕዝብ ወሳኝነቱን ተቀብለን ባንድ ለመታገል ፍርሃት ሊኖረን አይገባም። ድርጅት የመታገያ መሣሪያእስከሆነ ድረስ፤ አሁን የምንሻው ኢትዮጵያዊ የሆነ አንድ ድርጅት ነው። ሕዝቡ በትግሬዎች ነፃ አውጪ መንግሥት የዕለት ተዕለት ፀረ-ኢትዮጵያ ተግባር ከቀን ወደ ቀን አንጀቱ እያረረ ነው። የመሪዎቹን ኪስ ማበጥ በዓይኑ እየተመለከተ ወገኖቹ በየመንገዱ እየተራቡ ማየቱ ዘግንኖታል። ሀገር እየተቆራረሰች ነው። በየክልሉ የተመደቡት ኩልኩል አገልጋዮች የክልላቸውን ሰዎች የግል ባሪያዎቻቸው እያደረጓቸው ነው። የውሸት ምርጫው ሕዝቡን እንደማያሳትፍ በተደጋጋሚ ታይቷል። የሚያጋልጡ ግለሰቦች ጥቃቱ በተደጋጋሚ ሕይወታቸው ማጣት ሆኗል። በትግሬዎቹ ነፃ አውጪ ግንባር ባለሀብቶችና በመላው የኢትዮጵያ ሕዝብ መካከል ያለው የኑሮ ልዩነት መለኪያ በሌለው ክፍተት ተራርቋል። ሥልጣንና ሀብት በተወሰኑት እጅ መካተቱ ትግሉን በጣም ለይቶ አውጥቶታል። በተደጋጋሚ ለገጠመው እድል በሩን ግጥም አድርጎ በመዝጋት፤ የትግሬዎች ነፃ አውጪ ግንባር መንግሥት ራሱን አግልሎ አስቀምጧል። ይህ ትግል፤ የጠራ ራዕይና አንድ ትክክለኛ ድርጅት እስካላበጀ ድረስ፤ የኢትዮጵያ ሕዝብ ድል በቀጠሮ ለወደፊቱ ተላለፈ ማለት ነው። እናም ደጋግመን ማንሰላሰል ያለብን፤ ጥረታችን የኢትዮጵያን ሕዝብ የትግል ግብ ገሀድ ለማድረግ እንጂ፤ ለመጪዎቹ ትግል ለማውረስ እንዳይሆን ነው። በምኞትና በበጎ ፍላጎት የሚፈፀም ነገር የለም። ምኞት የዕቅድ መነሻ ሆኖ ለተግባር መንገድ ከፋች ይሆናል። በዚህም መነሻ በመሆኑ ጠቃሚ ሚና አለው። ከዚያ አልፎ ግን ምኞት ከስኬት ጋር ቀጥተኛ ግንኙነት የለውም። ስኬት ቀጥተኛ ዝምድና ያለው ከተግባር ጋር ብቻ ነው። በሚጠሩት ሰላማዊ ሰልፎች ሁላችን ልንሳተፍና ልናበረታታቸው ይገባል። ውጤቱ ሕዝባዊ እንዲሆን ከፈለግን ግን፤ ኢትዮጵያዊያን ታጋዮች በሙሉ በመሰባሰብ በአንድ ተደራጅተን የአንድነት ጥሪ ማቅረብና ሰላማዊ ሰልፉ በዚህ የአንድነት ኃይል እንዲመራ ማድረግ ብቻ ነው። ያለ አንድነት የአንድነት ውጤት የለም።
ኪቲ ሬይ አሜሪካዊያን የዘውግ ዘውግ-አጭበርባሪ አምራች እና የዘፈን ደራሲ ናት ፡፡ ከአሜሪካዊው ራፐር ሪፍ ራፍ ጋር በተባበረችው ነጠላ “ኦሪዮን ቤልት” ትታወቃለች ፡፡ ትኩረት የሚስብ የኪቲ ሬይ አስስ ስዕሎች ተጋለጡ እሺ ፣ ስለዚህ ጫፎችን እና ሴቶችን የራስ ፎቶዎችን እንዴት ማንሳት እንደሚቻል የሚያውቅ አንድ ሰው እዚህ አለ። እንደ እድል ሆኖ ፣ ሁሉም ሰው እንዲያያቸው ሾልከው ነበር ፣ አያሳዝኑዎትም። ደህና ፣ እሷ የሁለት ፆታ ሴት FYI ናት ፣ ስለሆነም በእውነቱ ያ የተላጨውን ብልት የመመገብ እድል ይኖርዎት ይሆናል ፡፡ ቆንጆ ኪቲ ሬይ usሲ ፎቶዎች ሾልከው ወጣ ርጉም! ያ የሴት ብልት መሰንጠቅ በጣም አፍቃሪ ነው ፣ ፎቶግራፎ justን ብቻ በመመልከት የእኔን ዲክ ያደርገዋል ፡፡ የሂፕ ሆፕ አርቲስት ታላላቅ ቡቦች አሉት ውሸት ፡፡ ብዙውን ጊዜ ቀይ ጭንቅላቶች ታላላቅ የጡት ጫፎች እንዳሏቸው ይነገራል ፣ ደህና ፣ ዳኛው ሊሆኑ ይችላሉ ፡፡ ኪቲ ትልቅ አህያ አላት ፡፡ የሚያምር ኪቲ ሬይ የራስ ፎቶዎች ተገለጡ ያንን የተንቆጠቆጠች አህያ እንደምናስተውል ለማረጋገጥ እሷም እንኳን በጣም ሞገድ ያለች የተፃፈ ንቅሳት አላት ፡፡ እሷን መመርመር ወዲያውኑ ዲክዎን ከባድ ያደርገዋል ፡፡ የ 26 ዓመቷ ኪቲ ሬይ የሴት ጓደኛዋ በጣም ወፍራም ስትሆን ቆንጆ የቢኪኒ ሰውነት አላት ፡፡ ምናልባት እሷ እንደ ወፍራም ዲክ እሱ-እሱ ወፍራም ትወዳቸዋለች ፡፡ ዝርዝር ሁኔታ
በትራፊክ አደጋ የሟቾች ቁጥር ጭማሪ ማሳየቱን የአዲስ አበባ ትራፊክ ማኔጅመንት ኤጀንሲ ገልጿል ።በ2014 በጀት አመት 411 ሰዎች በትራፊክ አደጋ ህይወታቸውን ማጣታቸውም ነው የተገለፀው። ይህም ቁጥር ባለፈው አመት ከነበረው የሞት መጠን ጋር ሲነፃፀር በ6 በመቶ ጭማሪ ማሳየቱን የማኔጅመንቱ ዋና ዳይሬክተር አቶ ክበበው ሚደቅሳ ተናግረዋል። የዓለም ጤና ድርጅት በሚያስቀምጠዉ መስፈርት መሰረት ግን በመቶ ሺህ ህዝብ ምን ያህሉ ናቸዉ ለትራፊክ አደጋ ተጋላጭ የሆኑት እንዲሁም በየአስር ሺህ ተሽከርካሪ ቁጥር ምን ያህል ሰዎች ናቸዉ እየሞቱ ያሉት የሚለዉን ከተመለከትን ደግሞ የተሻለ ዉጤት እያስመዘገብን ነዉ ሲሉ የገለጹት ደግሞ ኢንስፔክተር አሰፋ መዝገቡ ናቸዉ፡፡ ከዛሬ አስር አመታት በፊት በየአስር ሺህ ተሽከርካሪ በሀገር አቀፍ ደረጃ የሚሞቱ ሰዎች ቁጥር 136 እንደነበር ያነሱት ኢንስፔክተር አሰፋ አሁን ላይ ግን በሀገር አቀፍ ደረጃ ወደ 30፣ 40 አካባቢ ዝቅ ማለቱን አንስተዋል፡፡በአዲስ አበባም ይህ ቁጥር ወደ 11 ዝቅ ማለቱን ነዉ የገለጹት፡፡ ባለፈው አመት በትራፊክ አደጋ 389 ሰዎች ህይወታቸውን ያጡ መሆናቸዉን አንስተዉ በዚህ አመት ግን የ22 ተጨማሪ ሰዎችን ህይወት በመንጠቅ 411 ሰዎች ህይወታቸውን እንዲያጡ ማድረጉን ገልፀዋል ። በተጨማሪም አምና ከነበረው የከባድ እና የቀላል አካል ጉዳት መጠንም መጨመሩ ነው የተገለፀው ። በዚህም ከባድ የአካል ጉዳት መጠን ካለፈው አመት ጋር ሲነፃፀር የ4 በመቶ ጭማሪ ማሳየቱ ተገልጿል ።
በእንስሳት ሙከራዎች ውስጥ የኢንሱሊን ስብራትን ለመቀነስ የሚያስችል አዲስ ውህድ በማግኘታቸው የሃርቫርድ ሳይንቲስቶች እና ሌሎች የዩኒቨርሲቲ ተመራማሪዎች ለስኳር ህክምና አዲስ አቀራረብ ታይቷል ። እሮብ እለት ተፈጥሮ በተሰኘው መጽሔት ላይ የታተመው ግኝቱ አዲሱ ውህድ የግሉኮስ መቻቻልን እንዴት እንደሚያሻሽል ያብራራል ። የግሉኮስ መቻቻል በስኳር ህመምተኞች ህይወት ውስጥ ትልቅ ሚና ይጫወታል ምክንያቱም የስኳር በሽታ የሚከሰተው በጣም አነስተኛ የኢንሱሊን ምርት ወይም ኢንሱሊንን የመቋቋም ችሎታ ስላለው የግሉኮስ ሂደትን አስቸጋሪ ያደርገዋል። ምግብ በሚዋሃድበት ጊዜ ግሉኮስ በመባል የሚታወቀው ስኳር ወደ ደም ውስጥ በመግባት ለሰውነት እንደ ነዳጅ ምንጭነት ያገለግላል. በቆሽት የሚመረተው ኢንሱሊን ግሉኮስን ከደም ውስጥ ወደ ጡንቻ፣ ስብ እና ጉበት ሴሎች ያስገባል። ቆሽት በቂ ኢንሱሊን ካላመረተ ወይም ሴሎች ለኢንሱሊን መደበኛ ምላሽ በማይሰጡበት ጊዜ አንድ ሰው በስኳር በሽታ ይያዛል ምክንያቱም ሰውነቱ በስኳር ስለሚከማች. እንደ ብሔራዊ የመድኃኒት ቤተ-መጽሐፍት ከሆነ፣ የስኳር በሽታ ከ20 ሚሊዮን በላይ አሜሪካውያንን ያጠቃል፣ ተጨማሪ 40 ሚሊዮን ደግሞ ቅድመ-የስኳር በሽታ ያለባቸው ሲሆን ይህም ብዙውን ጊዜ ወደ ስኳር በሽታ ያድጋል። የሃርቫርድ ተመራማሪዎች ከስቶኒ ብሩክ ዩኒቨርሲቲ ተመራማሪዎች፣ ከአልበርት አንስታይን የህክምና ኮሌጅ፣ የካሊፎርኒያ ኢርቪን ዩኒቨርሲቲ እና የቺካጎ ዩኒቨርሲቲ ተመራማሪዎች ጋር አዲስ የተገኘው ውህድ የኢንሱሊን አጥፊ ኢንዛይም (IDE) ያቆማል ብለው ያምናሉ። የኢንሱሊን መፈራረስ እየቀነሰ በሄደ መጠን ታካሚዎች ከፍተኛ የኢንሱሊን መጠን እንዲቆዩ እና የግሉኮስ መቻቻልን ያበረታታሉ, በመጨረሻም የስኳር በሽታን ያክማሉ. የተፈጠረው በዲ ኤን ኤ የተቀረጸ ውህደት ነው፣ እሱም በራሱ የተፈጠረ የዲ ኤን ኤ ቅደም ተከተል ነው። የዲኤንኤ ክፍሎቹ አንድ ላይ ሲጣመሩ የግንባታ ብሎኮች እርስ በርስ ምላሽ መስጠት ይጀምራሉ እና የበለጠ ውስብስብ ሞለኪውሎች ይፈጥራሉ. ከዚያም አዲሶቹን ሞለኪውሎች ከ IDE ጋር አስቀምጠው አንድ ውህድ አገኙ፣ ከእሱ ጋር ምላሽ የሰጠ ብቻ ሳይሆን፣ በአይጦች ላይ የኢንሱሊን መበላሸትንም ያቆመ። በሃርቫርድ ዩኒቨርሲቲ የኬሚስትሪ እና ኬሚካላዊ ባዮሎጂ ፕሮፌሰር የሆኑት ዴቪድ ሊዩ "ይህ ስራ ለስኳር ህክምና የሚሆን አዲስ ኢላማን ያረጋግጣል" ብለዋል. "እኛ የምናሳየው በእንስሳ ውስጥ አይዲኢን መከልከል የግሉኮስ መቻቻልን አስቀድሞ ይህንን ውህድ ካስተዋወቁ የምግብ አወሳሰድን በሚያስመስሉ ሁኔታዎች ውስጥ የግሉኮስ መቻቻልን እንደሚያሻሽል ነው።" ከዚህ ቀደም ተመራማሪዎች ለስኳር ህመምተኞች ኢንሱሊንን በቀጥታ ወደ የስኳር ህመምተኞች በመርፌ፣ የኢንሱሊንን ፈሳሽ የሚያነቃቁ መድኃኒቶችን በማቅረብ ወይም ሰውነታቸውን ለኢንሱሊን የበለጠ ተጋላጭ እንዲሆኑ በማድረግ ብቻ ነበር የሚታከሙት። በሃርቫርድ ዩኒቨርሲቲ የኬሚስትሪ እና የኬሚካል ባዮሎጂ ፕሮፌሰር የሆኑት አላን ሳጋቴሊያን “የጎደለው ነገር የኢንሱሊን መበስበስን የመቆጣጠር ችሎታ ነው” ብለዋል ። "እኛ ያደረግነው የቴክኖሎጂ ዝላይ ይህ እንዲከሰት የሚያስችል ሞለኪውል በመለየት ላይ ነው። ይህ በኢንሱሊን ውስጥ ያለውን የኢንሱሊን ምልክት ለመቆጣጠር አዲስ መንገድ ይከፍታል።" በ Vivo ውስጥ ፣ ማለትም ፣ በህያው አካል ውስጥ ፣ ተመራማሪዎች ውህዱ በሰውነት ውስጥ ሊቆይ እና በአይጦች ውስጥ ያለውን የደም ስኳር መጠን መቆጣጠር ይችል እንደሆነ ለማየት ችሎታ ሰጥቷቸዋል። ሊዩ "14,000 የሚያህሉ የዲኤንኤ አብነቶችን የያዘ ቤተ-መጽሐፍት ወስደን ከብዙ ዲኤንኤ ጋር የተገናኙ ሪጀንቶች ጋር አጣምረናል" ሲል Liu ተናግሯል። "በዚህ ምክንያት የተፈጠረው የ14,000 ትናንሽ ሞለኪውሎች ውህደት በአብዛኛው የተመራው እና ፕሮግራም የተደረገው በዲኤንኤ ቤዝ ማጣመር ነው። በሂደቱ መጨረሻ 14,000 ዲ ኤን ኤ እያንዳንዳቸው በመጨረሻው ላይ ልዩ ውህድ ያላቸው ሰንሰለቶች ነበሩን።" ያገኙት ውህድ ሃይለኛ እና በሰውነት ውስጥ የኢንሱሊን መጥፋትን የመግታት አቅም ያለው ሲሆን ይህም በጡንቻዎች እና ሌሎች የአካል ክፍሎች ውስጥ በስኳር ውስጥ ወደሚገኝባቸው ቦታዎች ለመንቀሳቀስ ቁልፍ የሆነውን የኢንሱሊን መጥፋትን የመቆጣጠር ችሎታ አለው ። ተመራማሪዎች ውህዱን ለስኳር ህመምተኞች ሕክምና ለመስጠት ተስፋ ያደርጋሉ። ሊዩ "አንዳንድ አያዎአዊ የሚመስሉ ውጤቶችን በመፍታት ሂደት ውስጥ IDE በእውነቱ በመጠኑ የተሳሳተ ስም እንደተሰየመ ደርሰንበታል" ብሏል። "ኢንሱሊንን ብቻ አያጠፋም, ቢያንስ ሁለት ሌሎች አስፈላጊ የግሉኮስ መቆጣጠሪያ peptide ሆርሞኖችን ይቀንሳል - ግሉካጎን እና አሚሊን." የሃርቫርድ ተመራማሪዎች ይህ ለስኳር ህክምና አዲስ አቀራረብ እንደሆነ ያምናሉ - ኢንሱሊንን የሚያበላሹትን ነገሮች ለመግታት, ይህም ለሰውነት የበለጠ ተደራሽ እና የግሉኮስን መንቀሳቀስ ቀላል ያደርገዋል. የአዲሱ ሞለኪውል ግኝት ግኝት ነው; የ IDE መድሃኒት አጋቾቹ ከመዘጋጀቱ እና ለግዢ ከመዘጋጀቱ በፊት ጊዜ ሊወስድ ይችላል። "ይህ ወረቀት ያደረጋቸው ነገሮች ይህንን ፕሮቲን ዒላማ ማድረግ የሚሄዱበት መንገድ እንደሆነ የፅንሰ-ሀሳብ ማረጋገጫ ተሰጥቶታል" ሲል ሳጋቴሊያን ተናግሯል። "ከዚህ ሞለኪውል ወደ መድሀኒት ለመዝለል ሌሎች መሻሻል ያለባቸው ነገሮች አሉ ነገርግን ለፋርማሲዩቲካል ኢንደስትሪ እና ሌሎች ላቦራቶሪዎች IDE የስኳር በሽታን ለማከም እንደ ኢላማ ማየት እንዲጀምሩ ካሮቱን እዚያ ሰቅለነዋል ። እና እዚያ ያሉትን ቀሪዎቹን መሰናክሎች ለመግፋት ፣ ይህንን በጥልቀት ለመመርመር ጥረቱን ጠቃሚ መሆኑን አሳይተናል ፣ እናም ያደረግነው ነገር እንደ ትክክለኛ የህክምና ኢላማ የሰዎችን አይን ወደ IDE የከፈተ ነው ። በርዕስ ታዋቂ ረጅም ኮቪድ' ያላቸው ልጆች በትምህርት ቤት እንዲያድጉ እንዴት መርዳት እንደሚቻል እንደ ድካም፣ የአንጎል ጭጋግ እና የማስታወስ እክል ያሉ ብዙ ረጅም የኮቪድ-19 ምልክቶች - ከመናወጥ በኋላ ካጋጠማቸው ጋር ተመሳሳይ ናቸው። የዶክተር ቀጥተኛ ምክር አንድ ሰው ለመከተብ የሚያስፈልገው የመጨረሻው ግፊት ሊሆን ይችላል። አንዳንድ ጊዜ እውነታዎች እና ስታቲስቲክስ አንድ ሰው የኮቪድ-19 ክትባት እንዲወስድ ለማሳመን በቂ አይደሉም የኮቪድ-19 ዴልታ ልዩነት በረጅም ጊዜ ውስጥ 'ራስን የመጥፋት' ደረጃ ላይ ሊደርስ ይችላል፡ ሪፖርት ያድርጉ ዋናዎቹ ዝርያዎች በረጅም ጊዜ ውስጥ እራሱን ወደ መጥፋት ሊለውጥ እንደሚችል ባለሙያዎች እየገለጹ ነው። ይህ የታወቀው ቫይረስ ለህፃናት ቀጣዩ አለም አቀፍ ስጋት ሊሆን ይችላል ሲል ሲዲሲ ያስጠነቅቃል የኮቪድ-19 ወረርሽኙ ገና አልተጠናቀቀም ነገር ግን ባለሙያዎች በዓለም ዙሪያ ላሉ ህፃናት ቀጣዩ ትልቅ ስጋት ሊሆን ስለሚችል ነባር ቫይረስ ይጨነቃሉ የኤክማ ህክምና፡ ይህንን የቆዳ በሽታ እንዴት በብቃት ማዳን እንደሚቻል እነሆ ከኤክማሜ ጋር እየታገሉ ከሆነ, ስለ ማሳከክ, ደረቅነት, እብጠት እና አጠቃላይ ምቾት በደንብ ያውቃሉ. እነዚህ ቀንዎን ለማጥፋት በቂ ናቸው. ግን መድኃኒቱ አለው? ማወቅ ያለብዎት ነገር ይኸውና
ኤሌክትሪክ መሰርሰሪያ ኤሌክትሪክን እንደ ኃይል የሚጠቀም ቁፋሮ ማሽን ነው ፡፡ በኤሌክትሪክ መሳሪያዎች ውስጥ በጣም የተለመደ ምርት እና በጣም በፍላጎት የኃይል መሣሪያ ምርት ነው ፡፡ የኤሌክትሪክ ልምምዶች ዋና ዝርዝር መግለጫዎች 4 ፣ 6 ፣ 8 ፣ 10 ፣ 13 ፣ 16 ፣ 19 ፣ 23 ፣ 32 ፣ 38 ፣ 49 ሚሜ ፣ ወዘተ ቁጥሮች ናቸው የሚያመለክቱት ቁጥሩ ከፍተኛ በሆነ የመጠን ጥንካሬ በብረት ላይ የተቆፈረውን የቁፋሮ ቁፋሮ ከፍተኛውን ዲያሜትር ነው ፡፡ 390N / mm2. የብረት ያልሆኑ ብረቶች ፣ ፕላስቲኮች እና ሌሎች ቁሳቁሶች ከፍተኛ የቁፋሮ ዲያሜትር ከመጀመሪያው ዝርዝር ከ30-50% የበለጠ ሊሆን ይችላል ፡፡ ምደባ እና ልዩነት የኤሌክትሪክ ቁፋሮዎች በ 3 ምድቦች ሊከፈሉ ይችላሉ-የኤሌክትሪክ የእጅ ልምዶች ፣ ተጽዕኖ ልምዶች እና መዶሻ ልምዶች ፡፡ 1. የእጅ ኤሌክትሪክ መሰርሰሪያኃይሉ በጣም አናሳ ነው ፣ እና የአጠቃቀም ወሰን እንጨት ለመቆፈር እና እንደ ኤሌክትሪክ ሽክርክሪፕት ብቻ የተወሰነ ነው። አንዳንድ የእጅ ኤሌክትሪክ ልምዶች እንደ ዓላማው ወደ ልዩ መሣሪያዎች ሊለወጡ ይችላሉ ፡፡ ብዙ ተግባራት እና ሞዴሎች አሉ። 2. ተጽዕኖ መሰርሰሪያየውጤቱ ቁፋሮ ተጽዕኖ ዘዴ ሁለት ዓይነቶች አሉት የውሻ ጥርስ ዓይነት እና የኳስ ዓይነት ፡፡ የኳስ ዓይነት ተጽዕኖ መሰርሰሪያ በተንቀሳቃሽ ሳህን ፣ በተስተካከለ ጠፍጣፋ ፣ በአረብ ብረት ኳስ እና በመሳሰሉት የተዋቀረ ነው ፡፡ የሚንቀሳቀስ ሳህኑ ከዋናው ዘንግ ጋር በአንድ ክር ተገናኝቷል ፣ እና 12 የብረት ኳሶች አሉት; የተስተካከለ ጠፍጣፋ በሻንጣው ላይ በፒን ላይ ተስተካክሎ 4 የብረት ኳሶች አሉት ፡፡ በግፊት እርምጃ ስር 12 የብረት ኳሶች በ 4 ቱ የብረት ኳሶች ላይ ይንከባለላሉ ፡፡ በሲሚንቶ የተሠራው የካርቦይድ መሰርሰሪያ ብስክሌት እንደ ጡብ ፣ ብሎኮች እና ኮንክሪት ባሉ ተሰባሪ ቁሳቁሶች ላይ ቀዳዳዎችን ሊፈጥር የሚችል የማሽከርከር ተጽዕኖ እንቅስቃሴን ይፈጥራል ፡፡ ምስማሮቹን ያራግፉ ፣ የተስተካከለ ሳህን እና ተከታይ ሳህኑ ያለ ተጽዕኖ አብረው እንዲሽከረከሩ ያድርጉ ፣ እና እንደ ተራ የኤሌክትሪክ መሰርሰሪያ ሊያገለግል ይችላል ፡፡ 3. መዶሻ መሰርሰሪያ (የኤሌክትሪክ መዶሻ) በተለያዩ ጠንካራ ቁሳቁሶች ውስጥ ቀዳዳዎችን መቆፈር ይችላል እና በጣም ሰፊው አጠቃቀም አለው ፡፡ የእነዚህ ሦስት ዓይነቶች የኤሌክትሪክ ቁፋሮዎች ዋጋዎች ከዝቅተኛ ወደ ከፍተኛ የተደረደሩ ሲሆን ተግባሮቹም በዚሁ መሠረት ይጨምራሉ ፡፡ ምርጫው ከሚመለከታቸው ስፋቶች እና ፍላጎቶች ጋር መቀላቀል ያስፈልጋል ፡፡ በኤሌክትሪክ መሰርሰሪያ ፣ በኤሌክትሪክ መሰርሰሪያ ፣ በመዶሻ መሰርሰሪያ እና በኤሌክትሪክ ምርጫ መካከል ያለው ልዩነት ፡፡ የኤሌትሪክ የእጅ መሰርሰሪያው የመቆፈሪያ መሳሪያውን ጥንካሬ ለመጨመር የማስተላለፊያ መሳሪያውን በማሽከርከር በሞተር ላይ ብቻ ይተማመናል ፣ ስለሆነም የመፍቻው ብረት በብረት ፣ በእንጨት እና በሌሎች ቁሳቁሶች መቧጨት ይችላል ፡፡ የውጤት መሰርሰሪያው በሚሠራበት ጊዜ በመጠምዘዣው ጫወታ ፣ በሚስተካከል መሰርሰሪያ እና ተጽዕኖ ቦረቦር ላይ ጉብታ የማስተካከል ሁለት መንገዶች አሉ ፡፡ ነገር ግን የውጤት መሰርሰሪያ ተጽዕኖውን ለማሳካት ለመዝለል በውስጠኛው ዘንግ ላይ ያሉትን ማርሽዎች ይጠቀማል ፣ እናም ተጽዕኖው ከኤሌክትሪክ መዶሻ በጣም ያነሰ ነው። በተጨማሪም የተጠናከረ ኮንክሪት መቆፈር ይችላል ፣ ግን ውጤቱ ጥሩ አይደለም ፡፡ መዶሻ ቁፋሮዎች (የኤሌክትሪክ መዶሻዎች) የተለያዩ ናቸው ፡፡ ሁለት የማርሽ መዋቅሮችን ለማሽከርከር የታችኛውን ሞተር ይጠቀማሉ ፡፡ አንደኛው ስብስብ ቁፋሮውን ይገነዘባል ሌላኛው ደግሞ ፒስተን ያዘጋጃል ፣ ይህም ልክ እንደ ኤንጂኑ የሃይድሮሊክ ምት ጠንካራ ተፅእኖን ይፈጥራል ፡፡ ውጤት ኃይል ድንጋዮችን ለሁለት ከፍሎ ወርቅ ሊከፍል ይችላል ፡፡ ኤሌክትሪክ ምረጡ ሞተሩ በመጠምዘዣ ሞድ ውስጥ እንዲሠራ የሚሽከረከርውን ጉብታ እንዲያሽከረክር ማድረግ ነው ፣ ስለሆነም ምርጫው የመሬቱን የመሳብ ውጤት አለው ፡፡ የሃይድሮሊክ ፓምፕ መምረጫ በአየር መጭመቂያው የተላለፈውን የጋዝ ግፊት በመጠቀም በኤሌክትሪክ ምሰሶው ውስጥ የፓምፕ መዶሻውን ወደ ፊት እና ወደ ፊት ለማሽከርከር ይጠቀማል ፣ በዚህም የከርሰ ምድር ቼል በመሬት ላይ የመምታት ውጤትን ያስገኛል ፣ ግን ኤሌክትሪክ ምረጡ መጭመቂያዎችን እና የመምረጥ ጭንቅላቱን አይሽከረከርም ፡፡ በአጠቃላይ ፣ የኤሌክትሪክ ቁፋሮዎች የመቆፈር ችሎታ ያላቸው ብቻ ናቸው ፣ እና የመትረየስ ልምዶችም ትንሽ የመዶሻ ውጤት ሊኖራቸው ይችላል ፡፡ የመዶሻ መሰርሰሪያው መሰርሰሪያ እና ከፍ ያለ መዶሻ ይችላል ፣ ኤሌክትሪክ መርጫ ግን ለመዶሻ ብቻ ነው እና መቦርቦር አይችልም ፡፡
አላህ (ሱ.ወ.) የሰው ልጆችን የፈጠራቸው በትክክለኛው ሚዛናዊ ተፈጥሮ ሲሆን፣እውነትን ከሐሰት መለየት ይችሉ ዘንድም አእምሮ ሰጥቷቸዋል። የሰው ልጅ አእምሮ ጉድለት፣እጥረት፣ስሜታዊ ዝንባሌና የጥቅም ተገዥነት የሚጠናወተው ከመሆኑም በላይ ለልዩነትና ለቅራኔም የተጋለጠ በመሆኑ ከፊሉ ሰው በጎ አድርጎ የሚመለከተውን ነገር ሌሎች መጥፎ አድርገው ይወስዳሉ። ይህ ብቻ ሳይሆን የአንድ ሰው ሀሳብ ራሱ በጊዜና በቦታ መለወጥ ሊለዋወጥ ይችላል። ይህ ሰብአዊ አእምሮ ከግንዛቤው ውጭ የሆኑ ክስተቶችን፣ያልተማራቸው እውቀቶችንና በግለሰቦች አእምሮ ውስጥ የሚመላለሱ ሀሳቦችን ማወቅ የማይችል እስከሆነ ድረስ፣ስለ ፈጣሪ ዓለማዎች፣ትእዛዛትና እገዳዎች ማወቅ በእጅጉ ይሳነዋል። በመሆነም የአላህ መልክት ለሰዎች በቀጥታ ሊተላለፍላቸው አይችልም። አላህ (ሱ.ወ.) እንዲህ ብሏል፦ {ለሰውም አላህ በራእይ ወይም ከግርዶ ወዲያ፣ወይም መልክተኛን (መልአክን) የሚልክና በፈቃዱ የሚሻውን ነገር የሚያወርድለት ቢኾን እንጅ፣(በገሃድ) ሊያናግረው ተገቢው አይደለም። እርሱ በላይ ጥበበኛ ነውና።}[አል ሹራ፡51] በአላህና በአገልጋይ ባሮቹ መካከል ምርጥ አምባሳደሮች ይሆኑ ዘንድ፣አላህ (ሱ.ወ.) መልክተኞችንና ነቢያትን ከሰው ልጆች መካከል ምርጦች አድርጎ የመረጣቸውም ለዚህ ነው። አላህ (ሱ.ወ.) እንዲህ ብሏል፦ {አላህ ከመላእክት ውስጥ መልክተኞችን ይመርጣል፤ከሰዎችም፣(እንደዚሁ)፤አላህ ሰሚ ተመልካች ነው።}[አል ሐጅ፡75] ሰዎችን ወደ ጌታቸው መንገድ እንዲመሩና ከጨለማ ወደ ብርሃን አንዲያወጧቸው፣መልክቱ ከደረሳቸው በኋላ ለሰዎች በአላህ ላይ አስረጅ እንዳይኖር አላህ (ሱ.ወ.) መልክተኞችን ልኳል። አላህ (ሱ.ወ.) እንዲህ ብሏል፦ {ከመልክተኞቹ በኋላ ለሰዎች በአላህ ላይ አስረጅ እንዳይኖር፣አብሳሪዎችና አስጠንቃቂዎች የኾኑን መልክተኞች (ላክን)፤አላህም አሸናፊ ጥበበኛ ነው።}[አል ኒሳእ፡165] ለሰብአዊ ፍጡራን የሚበጀውን ለማስተማርና ስነምግራቸውን ለማረቅ፣ነቢያትና መልክተኞች ከሰው ልጆች መካከል የተመረጡ መሆናቸው አላህ ለአገልጋዮቹ ከዋለላቸው ታላላቅ ችሮታዎች አንዱ ነው። አላህ (ሱ.ወ.) እንዲህ ብሏል፦ {አላህ በምእመናን ላይ ከጎሳቸው የኾነን፤በነርሱ ላይ አንቀጾቹን የሚያነብ የሚያጠራቸውም፣መጽሐፍንና ጥበብን የሚያስተምራቸውም የኾነን መልክተኛ በውስጣቸው በላከ ጊዜ፤በእርግጥ ለገሰላቸው፤እነርሱም ከዚያ በፊት በግልጽ ስሕተት ውስጥ ነበሩ።}[ኣሊ ኢምራን ፡164] አላህ (ሱ.ወ.) መልክተኛን መላኩና መልክተኛውም፦ {ከጎሳቸው የኾነ} መሆኑ በእርግጥም ታላቅ ጸጋ ነው። ይህ ጸጋ ከራሱ ዘንድ ክቡር ቃሉን ለሰው ልጅ እንዲያደርስ፣ስለ አላህ ሕልውና ስለ ባሕርያቱ አንዲያሳውቅ፣ስለ አምላክነት አውነታና ልዩ መለያዎች እንዲያስተምረው፤ከዚያም ስለራሱ ስለ ሰው ልጅ ስለ ደካማው አገልጋይ፣ስለ አነዋነዋሩ፣ስለ እንቅስቃሴውና ስለ እርጋታው፣ ሕያው ወደሚያደርገው ነገር ሊጠራው፣ቁሳዊና ሕሊናዊ ሁኔታውን ወደሚያሻሽለው ሊመራው፣የሰማያትና የምድር ያህል ስፋት ወዳለው ገነት ሊጠራው . . መልክተኛ በመላክ የሚንጸባረቅ ነው። ይህ ሁሉ ገደብ የለሽ ጸጋ፣ይህ ታላቅ ችሮታ፣ይህ ታላቅ ስጦታ በቃላት የማይገለጽ ወሰን የለሽ ቸርነቱ ከመሆን ውጭ ሌላ ምን ሊሆን ይችላል?! ይህም ብቻ ሳይሆን ያነጻቸዋል፤ከፍ ያደርጋቸዋል፤ያጠራቸዋልም። ልቦናቸውን አስተሳሰባቸውንና መንፈሳቸውንም፤ቤቶቻቸውን፣ክብራቸውንና ግንኙነቶቻቸውንም፤አነዋነዋራቸውን፣ሕብረተሳቦቻቸውንና ስርዓቶቻቸውንም ከማጋራት፣ከጣዖታዊነት፣ከተረትና ከቅዠቶች ቆሻሻ ያጠራል። እነዚህ ሁሉ በሰው ልጅ ሕይወት ላይ ከሚረጩትና የሰውን ሰብእና እና ክቡርነት ከሚጻረሩ ወራዳ አምልኮዎችና ልማዶች ያነጻል። ግንዛቤን፣አምልኮተ አላህን፣በጎ ልማዶችንና እሴቶችን ከሚበክለው የዘመነ ጃህሊያ ብክለቶችም ያነጻል። ማይምነት ወይም ጃህሊያ ዛሬም ጃህሊያ ነውና። የሁሉም ዘመንና ስፍራ ጃህሊያ የየራሱ ብክለትና ርክሰት አለውና። የሰው ልጆች አመለካከታቸውን ከሚገዛ መለኮታዊ እምነትና ከዚህ እምነት ከሚመነጨው የሕይወት መመሪያ ሕግ የሚራቆቱበት ሁኔታ ካለ ብዛት ካላቸው የጃህሊያ ገጽታዎች አንዱ እንጂ ሌላ ምንም ሊሆን አይችልም። በመሆኑም የሰውን ዘር ከዚህ ጥንታዊም ይሁን ዘመናዊ ጃህሊያ ማዳን ወሳኝ ይሆናል። ዘመናዊው ጃህሊያም በስነምግባራዊና ማሕበራዊ ገጽታው፣ስለሰው ልጅ የሕይወት ግቦችና ዓላማዎች ባለው ግንዛቤም ጭምር፣ዛሬ በተደረሰበት የላቀ የሥልጣኔና የዕድገት ዘመንም ያው የጥንቱን የማይማዊነት ባሕርያት የሚወክል ነው። {እነርሱም ከርሱ በፊት በግልጽ ስሕተት ውስጥ ነበሩ።}[አል ጁሙዓ፡2] ቀደም ሲል በአመለካከትና በእምነት ግልጽ ስሕተት፣በሕይወት ዓለማ ግንዛቤና አካሄድ ግልጽ ስሕተት፣በወግና ልማድ ግልጽ ስሕተት፣የሥርዓትና የስነምግባር ግልጽ ስሕተት፣በማህበረሰብና በሞራላዊ ጉዳዮችም ግልጽ ስሕተት . . በሁሉም መስክ ግልጽ ስሕተትና ጥመት ውስጥ ነበሩ።
ፓወር ፓከር በቅርቡ በቻይና ዓለም አቀፍ የሕክምና መሣሪያዎች ትርኢት ላይ ኤግዚቢሽን አሳይቷል። በሻንጋይ ውስጥ ዓለም አቀፍ ክፍል ማምረት እና ዲዛይን ማሳያ (ሲኤምኤፍ)። በእስያ-ፓስፊክ ክልል ውስጥ ትልቁ የሕክምና መሣሪያዎች ፣ ተዛማጅ ምርቶች እና አገልግሎቶች ኤግዚቢሽን ፣ ሲኤምኤፍ የኃይል-ፓከርን የምርቶች የህክምና ፖርትፎሊዮ እና የቅርብ ጊዜውን ምርት ፣ የኤሌክትሪክ ድራይቭ አሃድ (ኢዲዩ) ን እንደ ቀጣዩ ለማሳየት እድሉን ሰጠ በተግባር ላይ ትውልድ። ኢዲዩ የሃይድሮሊክ ፓምፕ ፣ ሲሊንደር እና ኤሌክትሪክ ሞተርን የሚያጣምር የኤሌክትሮ ሃይድሮሊክ ስርዓት ነው። በዚህ ከፍተኛ ኃይል-ጥቅጥቅ ባለው ስርዓት ፣ እርስ በእርስ በተናጥል በሁለቱም አቅጣጫዎች ጭነት እና ፍጥነት መለዋወጥ ይቻላል። ስርዓቱ እንዲሠራ የኤሌክትሪክ ኃይል ግንኙነት ብቻ ይፈልጋል። በተለዋዋጭ ጭነቶች እና/ወይም ፍጥነቶች ላይ ትክክለኛ ማስተካከያ ለሚፈለግባቸው መተግበሪያዎች የተነደፈ ነው። የብዙ ውቅረት አማራጮቻችን ኢዲዩ በብዙ ትግበራዎች ውስጥ በትክክል እንዲገጥም ያስችለዋል። ለስላሳ ጅምር-ማቆሚያ ባህሪ ምቾት እና ደህንነትን ያረጋግጣል። ይህ ከፍተኛ ኃይል-ጥቅጥቅ ያለ ስርዓት በጣም ከባድ በሆኑ ሸክሞችም እንኳን ፍጥነቱን እና ፍጥነቱን ሙሉ በሙሉ ለመቆጣጠር ያስችላል። የሕክምና ሥራ አስኪያጅ ፓወር ፓከር ቻይና “ለሲኤምኤፍ ግባችን የምርት ግንዛቤን መገንባት እና መሪዎችን መያዝ ነበር” ብለዋል። “አጠቃላይ መገኘታችን እና ጠንካራ የኤግዚቢሽን ቡድኑ ታይነትን እንድናሳድግ እና በገበያው ውስጥ ከመቼውም ጊዜ በበለጠ ንቁ እንደሆንን አሳይቷል። ጎብ visitorsዎችን ያሳዩ በጣም አዎንታዊ ግንዛቤ ተሰጥቷቸዋል ፣ እና ደንበኞቻችን አሁን ለከፍተኛ ጥራት ምርቶቻችን የላቀ አድናቆት እና ግንዛቤ አላቸው። በአራት ቀናት የንግድ ትርኢቱ ውስጥ ቡድኑ 83 ካታሎግዎችን አሰራጭቶ 28 እውቂያዎችን አድርጓል ፣ በዋነኝነት ከቻይና ግዛቶች ሄቤይ ፣ ሻንዶንግ ፣ ጂያንግሱ እና ጓንግዶንግ። በ COVID-19 የጉዞ ገደቦች ምክንያት ጎብኝዎች በዋናነት የቻይና አምራቾች ነበሩ። ከእውቂያዎቹ ስድስቱ አዲስ የሃይድሮሊክ ሆስፒታል አልጋዎችን እና ማንሻዎችን ለማልማት ፍላጎት ያላቸው ተስፋዎች ነበሩ። ሲኤምኤፍ በየዓመቱ ሁለት ጊዜ ይካሄዳል ፣ በፀደይ እና በመኸር። በፀደይ ትዕይንት ላይ የተገኙት 120,000 ነበሩ ፣ ይህም ከ 2020 ከፍ ያለ ግን አሁንም በኮቪድ -19 ምክንያት ወደቀ።