text
stringlengths
414
53.2k
በሺዎች በሚቆጠሩ የኑባሬ ዓመታት ኢትዮጵያ አሁን እንደምንገኝበት ዘመን ፈተና ውስጥ ገብታ አታውቅም። ለበርካታ ጊዜያት በውጭ ወራሪዎች ጥቃት የፈፀሙባት ጠላቶቿ በዚህ ዘመን ጡቶቿን ጠብተው ለጉልምስናና ለአዛውንትነት ዕድሜ የበቁ ልጆቿ የጋረጡባትን ያህል ፈተና አላመጡባትም። የዚህ ዘመን ኢትዮጵያ ‹‹…ላም እሳት ወልዳ እንዳትልሰው እሳት ሆነባት፤ እንዳትተወው ልጅ ሆነባት›› ዓይነት ነገር ሆኖባታል። አንድነቷ ተናግቶና ጠፍቶ በነበረበት ዘመነ መሳፍንት እንኳ በሕዝቦቿ ላይ የአሁኑ ዓይነት የመከፋፈል ስጋት አልተደቀነም። በዚያ ዘመን የነበሩ መሳፍንቶች ዋነኛ ዓላማ፣ ሥልጣን በኃይል ይዞ ሕዝቡን አስገብሮ የአንድ አካባቢ ገዥ ከመሆን በተለየ የሕዝብን ሠላም የማናጋት እኩይ ዓላማ ይዘው አልሰሩም። የነበረው ልዩነት ይበልጡኑ በጉልበተኞቹ መካከል ተወስኖ የሚቀር ስለነበረ፣ በዚህ ዘመን ክሱት እንደሆኑት ፖለቲከኞችና አክቲቪስት ነን ባዮች ሕዝቡን እርስ በእርስ የማጋጨት አባዜ የተጠናወታቸው አልነበሩም። ኢትዮጵያ እንደ አገር ፀንታ ለመቆየት ፈተና ሆነውባታል የሚባሉት የዚያን ዘመን መሳፍንት በሕዝቦቿ መካከል የጥላቻ ዘር አልዘሩም። በተደጋጋሚ የውጭ ወረራ በገጠማት ጊዜ እንኳ በዚህ ዘመን እንደምናየው የድንበሮቿንም ሆነ የህዝቦቿን አንድነት ጥያቄ ውስጥ የሚያስገቡ እኩይ ሥራዎችን አልሰሩም። መሣፍንቶቹ፣ ከፍተኛ የሆነ የሥልጣን ጉጉት ይኑራቸው እንጂ እንደዚህ ዘመን መሪዎች፣ ፖለቲከኞችና አክቲቪስት ነን ባዮች አንዳቸውም ኢትዮጵያን አላሳነሱም። እንዲያውም በሁሉም አቅጣጫ ድንበሮቿ ይከበሩ ዘንድ አጥብቀው የሚፈልጉ እንደነበሩ ታሪካቸው አስረግጦ ይነግረናል። እነዚያ የኢትዮጵያን አንድነት ወደ ጎን ትተው ለሥልጣን ይሻኮቱ የነበሩ መሳፍንቶች በግዛቶቿ እስከመደራደር የሚያደርስ አሳፋሪ ስብዕና የነበራቸው ስለመሆናቸው የሚነገርባቸው አንዳች ነገር የለም። ሌላው ቀርቶ በአገሪቱ ታሪክ ውስጥ ሁነኛ ሥፍራ የነበራቸው ግራኝ አሕመድ እንኳ የሐይማኖት ማስፋፋትን ዋነኛ ግባቸው አድርገው እልቂትና ውድመት ይፈጽሙ እንጂ እንደ አገር ኢትዮጵያን ያሳነሱበት ጊዜ እንዳልነበር የታሪክ ድርሳናት ያሳያሉ። ፅሁፉን የምታነቡ፣ እነዚህን መሳፍንቶች በአዕምሯችሁ ያዙና ስለእነዚህ የዘመናችን ፖለቲከኞችና አክቲቪስት ነን ባዮች ፍፁም ያልተገራውን የአጥፊነት ባሕርይ ለመመርመር ሞክሩ። ባሰብኩ ቁጥር መልስ የማላገኝላቸው በርካታ ጥያቄዎች አዕምሮዬን ሰንገው ይይዙታል። አንድ ሰው የቱንም ያህል በደል ደርሶብኛል ብሎ ቢያስብ እምብርቱ የተቀበረባትን አገር እንዴት መጥላት ይቻለዋል? የትኛውንም ያህል የድህነት ቀንበር ተጭኖት ቢያድግና ቢኖር የሚጠራባትን አገሩን እስከማፍረስ የሚደርስ የበቀል ፍላጎት እንዲኖረው የሚያደርገው ምክንያት ምን ሊሆን ይችላል? የጥቁር ሕዝቦች የነፃነት ፋና ወጊ፣ ለተገፉ ሕዝቦች የብርሃን ተምሳሌት በመሆናቸው ዝናቸው ከአጥናፍ እስከ አጥናፍ የናኘውን ብርቅዬ ንጉሰ ነገስት አፄ ምኒሊክን ከተራ ወንጀለኛነት በታች አውርዶ በየአደባባዩና ስማቸውን እስከማጥፋት የሚያደርሰው ልክፍት ካልሆነ በስተቀር ምን ሊባል ይችላል? የዓለም መንግስታትና የታሪክ ተመራማሪዎች በአመራር ጥበባቸውና በጀግንነታቸው አድናቆት የቸሯቸውን ነገስታቶቻችንን ከአንድ መቶ ዓመታት በላይ ወደኋላ ሄደው ጥላሸት እስከመቀባት የሚደርስ ጥላቻ በአዕምሯቸው ሊፈጠር የቻለበት ምክንያት ምን ይሆን? የተበደሉበት ሁኔታ አስከፊ ነበር ቢባል እንኳ፣ ደልቶት ወይም ተመችቶት የማያውቀው ምስኪን ወገናቸውን ከቀዬው እስከማፈናቀል የሚደርስ ጥላቻ ባለቤት መሆን ጤነኛነት ነው? የዘመናችን ፖለቲከኞችና አክቲቪስት ነን ባዮች ማንኛውም ዜጋ በእዕምሮው ሊያስብ ከሚችለው ጤናማ ሃሳብ የተለየ እንዲያስቡ ያደረጋቸው ምን ይሆን? ኢትዮጵያ ለበርካታ ዜጎቿ ማዳረስ ያልቻለችውን ዘመናዊ ትምህርት እንዲማሩና የተሻለ ኑሮ እንዲኖሩ ያደረገቻቸው እነዚህ የእንጀራ ልጆቿ የድሆች ወገኖቻቸውን ሕይወት ለመለወጥ ሌት ተቀን ተግተው ከመሥራት ይልቅ ጡት ነካሽ የሆኑበት ምክንያት ለእኛ ለተቀረነው ያልታየን እነሱ የተለየ ተፈጥሮ ባለቤት ሆነው ይሆን? እነዚህ ተምረናል፣ ታሪክ እናውቃለን፣ ተቆርቋሪ ነን፣ ወዘተ… የሚሉ(አንዳንዶቹ ከፍተኛው የአካዳሚክ ማዕረግ ተሸክመዋል) ስያሜዎችን ለራሳቸው ስለ ሰጡ ከመልካም ነገራቸው ይልቅ የአጥፊነት ስብዕናቸው ጎልቶ ስለወጣ ሰዎች ለበርካታ ጊዜያት ሳስብ ኖሬያለሁ፤ ቆይቻለሁ። እስካሁን ድረስ አጥጋቢ ምላሽ አላገኘሁም። ይህ ሁኔታ ግራ ሲጋባኝ ቆይቷል። አሁን በምንገኝበት ዘመን የሰዎቹ ኢትዮጵያን የመጠየፍ አባዜ ከየት የመጣ እንደሆነ ለመረዳት ማለቂያ በሌለው ሃሳብ ውስጥ ሆኜ ስማስን ይህን ጽሁፍ ለማዘጋጀት ምክንያት የሆነኝን አንድ ሃሳብ አገኘሁ። የታዋቂው የሳይኮአናሊቲካል ንድፈ-ሃሳብ(psychoanalytical theory) አፍላቂ የነበረው ሲግመንድ ፍሮይድ ተከታይ የነበረው ፈረንሳዊው ሳይኮሎጂስት አልፍሬድ አድለር ግኝት የሆነው ስለ ታህታይ ምስቅልና(inferiority complex) የፃፈው መፅሐፍ ለፅሁፌ መንደርደሪያ የሚሆኑ ሃሳቦችን ይዟል። በዚህ ፅሁፍ ውስጥ “inferiority complex”ን የአማርኛ አቻው በሆነው ታዕታይ ምስቅልና በሚለው ሐረግ የምጠቀም ሲሆን፣ ይህን ሐረግ ያገኘሁት በ1977 ዓ.ም አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ውስጥ የ1ኛ ዓመት ተማሪ በነበርኩ ጊዜ አንድ ክፍል ውስጥ አብሬው ስማር የነበረው ታዋቂው ፕሮፌሰር ምንዳርአለው ዘውዴ ለኢትዮጵያ ቴሌቪዥን ከሰጡት ቃለ ምልልስ ላይ ነው። ከዚህ የተሻለ መጠሪያ አለ ብዬ ስላላመንኩ ከእርሱ ተውሼ ሐረጉን መጠቀም መርጫለሁ። ስለ ታህታይ ምስቅልና ለመጀመሪያ ጊዜ እንደፃፈ የሚነገርለት አልፍሬድ አድለር “Individual Psy­chology” የሚል ርዕስ በሰጠው መፅሐፉ ውስጥ ነው። አድለር በዚህ መጽሐፉ ውስጥ የሰዎችን የሥነ ልቦና አወቃቀር አመልክቷል። ሰዎች የዚህኛው ወይም የዚያኛው ወይም የመልካም ወይም የእኩይ ሃሳብና ድርጊት ባለቤት እንዲሆኑ ስለሚያደርጓቸው ገፊ ምክንያቶች በዝርዝር አስፍሯል። በዚህ ፅሁፍ ታህታይ ምስቅልናን በሚመለከት መፅሐፉ ያካተታቸው ቁም ነገሮች ኢትዮጵያንና ሕዝቦቿን እያመሱ ያሉት ፖለቲከኛና አክቲቪስት ነን ባዮች የሚታይባቸው ሥነ ልቦና ውቅር ጋር ተያያዥነት ያላቸው መሆኑን ለማሳየት እሞክራለሁ። የሰዎቹ የሥነ ልቦና ሁኔታ መፅሐፉ ከያዛቸው አንኳር ሃሳቦች ጋር የሚያያዝ ስለመሆኑ ዳሰሳ አደርጋለሁ። ታህታይ ምስቅልናን በሚመለከት መፅሐፉ ውስጥ የተካተቱ ሃሳቦች የፅሁፌ ትኩረት ከሆኑ ሰዎች የሥነ ልቦና ውቅር ጋር ያለውን ግንኙነት ለማሳየት እሞክራለሁ። መደምደሚያው የግሌ ሆኖ መጽሐፉ ውስጥ የተካተቱ ሃሳቦች በእርግጥ የሰዎቹን ሥነ ልቦናና ባህርይ አመላካች ሊሆን ይችል አይችል እንደሆነ አንባቢዎች በየራሳችሁ መደምደሚያ ላይ መድረስ እንድምትችሉ እምነቴ መሆኑን መግለጽ እወዳለሁ። ታህታይ ምስቅልና ምንድን ነው? በምድራችን የሚኖር ማንኛውም ሰው ምሉዕ ሆኖ አልተፈጠረም። ሰዎች ራሳቸውን ከሌሎች ሰዎች ጋር አነፃፅረው የመመልከት ባሕርይ ያላቸው ሲሆን፣ የሚበልጡት የሚያደርጉት ንፅፅር አንድ የሆነ ነገር እንደሚጎድላቸው እንዲያስቡ ሊያደርጋቸው ይችላል። ይኼ አዲስ አይደለም። የተለመደ ነው። በሌላ በኩል በአካዳሚክ እውቀቱ እጅግ የተዋጣለት ምሁር ወይም በሥራው የስኬት ማማ ላይ የደረሰ አንድ የምታውቁት ሰው ሊኖር ይችላል። ይሁንና ይህ ሰው ሰላም አልባ ሆኖ በከፍተኛ ስጋት ውስጥ ሕይወቱን ሊመራ ይችላል። ላይ ላዩን በራሱ የሚተማመን የሚመስል ሰው ልታውቁ ትችሉ ይሆናል፤ ነገር ግን በውስጡ ራሱን ዋጋ አልባ አድርጎ ሊቆጥር ይችላል። ከዚህ ቀደም አግኝቷቸው ከማያውቃቸው ሰዎች ጋር ሲገናኝ እሱን የሚጠሉት ወይም የማይወዱት ሊመስለው ይችላል። እንደዚህ ዓይነቶቹ በራሱ እንዳይተማመን የሚያደርጉ ነገሮች መላ ስሜቱን መቆጣጠር ሲጀምሩ ሰውየው የታህታይ ምስቅልና ተጠቂ ስለሚሆን መደበኛ ሕይወቱን በአግባቡ እንዳይመራ ሊያደርገው ይችላል። ፓም ጆህንሰን የተባሉ ፀሐፊ እ.አ.አ. በ2015 “The Inferiority Complex” በሚል ርዕስ ባሳተሙት መጽሐፍ ውስጥ ታህታይ ምስቅልና ማለት ራስን ዋጋ ቢስ አድርጎ መቁጠር እንደሆነ ገልጸዋል። በማያያዝም ታሕታይ ምስቅልና ማለት አንድ ሰው የሆነ ነገር መሥራት ስለመቻሉ እርግጠኛ መሆን ሲያቅተው ወይም የጥርጣሬ ስሜት ሲገባ ያለውን ሁኔታ የሚያሳይ ሐረግ እንደሆነ በመጽሐፉ ውስጥ አስፍረዋል። እንደ ፓም ጆህንሰን አገላለጽ አንድ ነገር ለመፈጸም የፈለገ ሰው የሚያድርበትን ስጋትን ተከትሎ አዕምሮው ትርምስምስ ያለ ነገር ውስጥ የሚገባበትን ሁኔታ የሚያሳይ ሊሆን እንደሚችል በመግለፅ ታህታይ ምስቅልና በተለያየ ሁኔታ ሊገለጽ የሚችል መሆኑን ገልጿል። አያይዘውም ታህታይ ምስቅልና አንድን ነገር ከማድረግ በመታቀብ ወይም ይፋዊ የሆነ የአመጸኝነት ባሕርይ በማሳየት ሊገለጽ እንደሚችል አስፍረዋል። የጽንሰ ሃሳቡ ባለቤት የሆነው አልፍሬድ አድለር ታህታይ ምስቅልና ማለት አንድ ሰው በውስጡ የሚሰማው የማነስ ስሜት ከፍተኛ ሆኖ የዕለት ተዕለት ሕይወቱ ምሉዕ እንዳይሆን የሚያደርገው መታወክ ደረጃ የሚደርስበት ሥነ ልቦናዊ ሁኔታን የሚያመለክት ሐረግ እንደሆነ እ.አ.አ. በ1920 ዎቹ በጻፈው መፅሐፍ ውስጥ ጠቅሷል። እንደ አልፍሬድ አድለር እይታ ታህታይ ምስቅልና ማለት ለመጥፎ ወይም በጎ ላልሆነ ነገር እጅ መስጠት ወይም መሸነፍ መሆኑንና በዚህ የተነሳም በዚህ የበታችነት ስሜት ውስጥ የገባ ግለሰብ ችግሮችን ወይም መጥፎ ነገሮችን ተቋቁሞ ማለፍ ወደማይቻል ስሜት ያመራዋል በማለት ገልፆታል። “World Encyclopedia” በበኩሉ ታህታይ ምስቅልና ማለት አንድ ሰው ከሌሎች ሰዎች በሁሉም አንሶ የሚገኝ ስለመሆኑ የሚሰማውን ጥልቅ ስሜት የሚያመለክት ሐረግ ነው በማለት ይገልፀዋል። በደቀ መዝሙርነት ሲከተለው ከነበረው ታዋቂው የሳይኮአናሊቲካል ንድፈ ሃሳብ አራማጅ የነበረውና ታህታይ ምስቅልና የሰዎችን ባሕርይ የሚያነቃቃ ወይም የሚያበረታታ ንቁ ባልሆነው የአዕምሮ ክፍል(uncon­scious) የሚፈፀም ነው በማለት ሲግመንድ ፍሮይድ ሲያራምደው ከነበረው ሃሳብ በመለየት “ego psy­chology” የሚል ርዕስ የሰጠውን አዲስ ሃሳብ ለዓለም አስተዋውቋል። “ego psychology” የሚል ርዕስ በሰጠው ፅሁፍ ላይ እንዳሰፈረው የሚያበረታታው ፍላጎት ንቁ ባልሆነው የአዕምሮ ክፍል ብቻ ሳይሆን ንቁ(conscious) በሆነውም ሊፈፀም የሚችል መሆኑን ገልéEል። አድለር በዚህ ሥራው የሰው ልጅን ሰብዕና አቅጣጫ በማስያዝና ባሕርይን በመወሰን በኩል ንቁ የሆነው የአዕምሮ ክፍል(conscious factors) የማይናቅ ሚና እንዳለው አመላክቷል። አድርለር አዎንታዊነትን ወይም ውጤታማነትን ከሚያበረታታው ከተለመደው የበታችነት ስሜት በተለየ ታህታይ ምስቅልና ሰዎች ችግሮችን ተጋፍጠው ከማለፍ ይልቅ ወደ ኋላ እንዲሉ የሚያደርግ በከፍተኛ ደረጃ አሉታዊ ስሜት የሚፈጥር እንደሆነ ሃሳቡን ገልéEል። በማያያዝም የዚህ ድብርት መሳይ የአዕምሮ ነርቭ በሽታ(neurosis) ሊከሰት የሚችለው ፍፁም ተግባራዊ ማድረግ የማይቻል ግለሰባዊ መልካም ስብዕና ለማግኘት ከሚደረግ ከንቱ ሙከራ ጋር የተያያዘ መሆኑን አስምሮበታል። ከዚሁ ጋር በማያያዝም አንድ ሰው በራሱ ላይ የሚኖረው እምነት ጥልቅ በሆነው የበታችነት ስሜት የተነሳ ዝቅተኛ ሊሆን አንደሚችል ይናገራል። በሌላ በኩል እንደ አድለር እምነት ታህታይ ምስቅልና ሁሌ አሉታዊ ውጤትን ብቻ የሚያመጣ ሳይሆን፣ አዕምሯቸው በከንቱ በሚፈጥረው ስሜት ማለትም ሌሎች እነሱን ደካማ እንደሆኑ አድርገው የሚያስቡ መሆኑን ከመገመት የተነሳ የችግሩ ሰለባ የሆኑ ሰዎች እንደ ግለሰብ የሚሰማቸውን የበታችነት ስሜት ለማካካስ ወደ አንድ ጫፍ ተገፍተው በመሄድ ራሳቸውን ከማሕበረሰቡ ማግለልን ማዕከል ባደረገ ሁኔታ ስኬታማነትን ሊቀዳጁ እንደሚችሉ ይናገራል። “Idividual Psychology” በተባለው መፅሐፉ አድለር ጤነኛ አዕምሮ ማለት አንድ ሰው ከሌሎች ጋር አለኝ ብሎ የሚያስበውን ሰዋዊ ትስስር ወይም ቅርበትና ለሌሎች እድገትና ብልፅግና ማሰብና መሥራት እንደሆነ ገልፆታል። ይህ መልካም የአዕምሮ ሁኔታ በአግባቡ ካልዳበረ ወይም ካልበለጸገ ግለሰቡ የታህታይ ምስቅልና በሽታ ተጠቂ ሊሆን ወይም የዚህ ተቃራኒ የሆነውን የላዕላይ ምስቅልና ችግር ሰለባ ሊሆንና ከሌሎች ጋር የተካረረ ቅራኔ ውስጥ ሊገባ እንደሚችል ገልጿል። አንድ ሰው የላዕላይ ምስቅልና ሕመም ተጠቂ ከሆነ ራሱን ብቻ ማዕከል ያደረገ አስተሳሰብ በማዳበር በውስጣዊ ስሜቱና አዕምሯዊ አስተሳሰቡ ሌሎች የሱ ጤናማ ያልሆነ አስተሳሰብ ተከታዮች ብሎም አምላኪዎች እንዲሆኑ የማድረግ ዝንባሌ እንደሚታይበት ይገልፃል። ልብ በሉ። ካለፉት ሦሥትና አራት ዓመታት ወዲህ ኢትዮጵያ ውስጥ የሆኑ ነገሮችን መለስ ብላችሁ በእዝነ ኅሊናችሁ ቃኙ። የታህታይ ወይም የላዕላይ ምስቅልና ሕመም ተጠቂ የሆኑ ፖቲከኞች እና አክቲቪስት ነን ባዮች ንቁ ያልሆነው የአዕምሯቸው ክፍል ለዓመታት ሲያጠነጥኑ የቆዩትን ሃሳብ አመች ጊዜ ያገኙ ሲመስላቸው በአስር ሺዎችና ከዚያ በላይ የሚቆጠሩ ወጣቶች ይኸው የምስቅልናው ውጤት የሆነውንትርክት በመንዛት በአብዛኛው የአገሪቱ አካባቢዎች ለጥፋት ተግባራቸውአሰማርተው በንፁኃን ወገኖቻችን ላይ ያደረሱትን መከራና ሰቆቃ ማስታወስ በቂ ነው። በአድለር የ“Idividual Psy­chology” ንድፈ ሃሳብ ውስጥ በፃፈው የሥነ ልቦናዊ ማካካሻ አስተሳሰብ መሠረት የምስቅልናው መጠን ጠንካራ በሆነ መጠን የግል ፍላጎቶቹን የማሟላት አቅሙ በዚያው መጠን ከፍተኛ እንደሚሆን ያብራራል። እነዚህ ከኢትዮጵያዊነት የወደቁ የታሕታይ ምስቅልና ሰለባዎች የሚሰማቸው የዝቅተኛነት ስሜት ጥልቅ በሆነ ቁጥር የጥፋት ተልዕኳቸው የዚያኑ ያህል ከፍተኛ ሊሆን እንደሚችል አስምሮበታል። ሌሎች ወገኖቻቸው እነሱ ያገኙት የመማር ዕድልና የመሥራት አጋጣሚ ዋነኛ ምክንያት ጠንክሮ መሥራት መሆኑን ከመምከርና ከማስተማር ይልቅ ለመልካም ነገር ቦታ የሌለው አዕምሯቸው የጥፋት መርዝ መርጨት ሠርክ ሥራቸው አድርገው ተያይዘውታል። እየሆነ ያለውም ይኸው ነው። ይህ የታህታይ ምስቅልና ሕመም ሰለባ መሆን ያመጣው ነገር መሆኑ ሊሰመርበት ይገባል። አድለር በዚህ “Idividual Psychology” የሚል ስያሜ በሰጠው መጽሐፉ የበታችነት ስሜትን ቀዳማይና(pri­mary) ተከታይ(secondary) በማለት ለሁለት የከፈለው ሲሆን፣ ቀዳማይ የበታችነት ስሜት ገና ከጨቅላ የሕፃንነት ዕድሜ የሚጀምር ሆኖ መነሻ የሚያደርገውም አቅመ ቢስ መሆንን፣ ደካማነትንና በአዋቂዎች ጥገኛ የመሆን ስሜት እንደሆነ ገልፆታል። ተከታይ የበታችነት ስሜት የሚመለከተው አዋቂዎችን ሆኖ መነሻ የሚያደርገው የመጨረሻ ግቦቹ የሆኑትን ግለሰባዊ ደህንነትና ስኬትን ለመቀዳጀት ያስችሉኛል ብሎ የሚያስባቸው በአጋጣሚ የሚሆኑ ነገሮችና ያን ሊያካክሱለት የሚችሉ ነገሮች በገሃዱ ዓለም አለመኖራቸው የሚፈጥርበት ስሜት እንደሆነ አስፍሯል። ዓላማውን ሊያሳኩ ይችላሉ የሚላቸው ነገሮች ተጨባጭ አለመሆናቸው ጉድለት ያለበት እንደሆነ እንዲሰማው በማድረግ እውተኛው የታህታይ ምስቅልና ስሜቱን በፍጥነት እንደሚቀሰቀስበት አስፍሯል። እነዚህ የበታችነት ስሜትን የሚያመጡ ነገሮች ሲደማመሩ የታህታይ ምስቅልና ስሜቱን ሁለንተናዊ እንደሚያደርጉት ይናገራል። የዚህ ዓይነቱ ሰው የበታችነት ስሜት እየተባባሰ የሚመጣው እውን ሊሆን የማይችል ከፍተኛ የማካካሻ ዓላማ ሲያስቀምጥ መሆኑን አድለር በመፅሐፉ ውስጥ ገልéEል። በተጨማሪም፣ እነዚህ ሊሳኩ የማይችሉ ፍላጎቶች ተስፋ የመቁረጥ ስሜት ውስጥ በመክተት ቀዳማይ የበታችነት ስሜት እስከ መጨረሻው እንዳይለቀው ያደርጋል። ሳም ጆህንሰን በበኩላቸው ታህታይ ምስቅልና አንድ ሰው ራሱን ከሌሎች ሲያወዳድር ብቁ ያለመሆን ስሜት እንዲሰማው ሊያደርግ የሚችል መሆኑን ከፍ ብሎ በተጠቀሰው መጽሐፋቸው ላይ ያሰፈሩ ሲሆን፣ ምክንያቱን ሲያስቀምጡም በማሕበረሰቡ ውስጥ ያለው ሥፍራ፣ አካላዊ ጉድለትና አዕምሯዊ ድክመት ያለበት ሊሆን እንደሚችል ገልፀዋል። የዚህ ስሜት ተጠቂ የሆነ ሰው በሚያደርጋቸው ነገሮች እርካታ የማይሰማው ሲሆን፣ ይበልጡኑ ራሱን ከሱ ይበልጥ አዋቂ፣ መልከ መልካምና በራሱ የሚተማመን ነው ብሎ በሚያስበው ሰው እግር ተክቶ የማየት ምኞት እንደሚበረታበት ገልፀዋል። እንደ ሳም ጆህንሰን አገላለጽ ታህታይ ምስቅልና እውነተኛ ወይም ሃሳባዊ ሊሆን ይችላል። ታህታይ ምስቅልና ግለሰቡ በራሱ ምናብ የሚፈጥረው እውን ያልሆነ ሊሆን ይችላል። ራሱን ከሌሎች በታች አድርጎ በመቁጠር የሚፈጥረው ሆኖ ስሜቱ በዚህ አስተሳሰብ የተጎዳ ሊሆን ይችላል። አልፍሬድ አድለር እንደገለጸው፣ ሳም ጆህንሰንም ታህታይ ምስቅልና ከሕፃንነት ዕድሜ ጀምሮ ሊከሰት እንደሚችል በመፅሐፋቸው ውስጥ ጠቅሰዋል። ታህታይ ምስቅልና ከግለሰቦች ባለፈ ሰፊ ማሕበረሰባዊ መልክ ሊኖረው እንደሚችልና መላው የአኗኗር ባሕል ላይ ጭምር ተፅዕኖ ሊያሳርፍ እንደሚችል አድለር “Idividual Psychology” በተባለው መጽሐፋቸው ውስጥ አስፍረዋል። አድለር የዚህ ዓይነቱን ሁኔታ የባሕል መሸምቀቅ(cultural cringe)የሚል መጠሪያ የሰጡት ሲሆን፣ በዋነኛነት አንድ ማሕበረሰብ ባሕሉ ከሌሎች ያነሰ ወይም ዝቅ ያለ እንዲመስለውና በዚህም ሀፍረት እንዲሰማው የሚያደርግ መሆኑን አስፍሯል። የዚህ ዓይነቱ አብዛኛውን የሕብረተሰብ ክፍል የሚነካ የባህል ሽምቅቅና በርካቶችን በጅምላ የዝቅተኛነት ስሜት እንዲሰማቸው በማድረግ ጥላቻቸው ከተራነት አልፎ አገራዊ ይዘት እንዲኖረው ሊያደርግ እንደሚችል በመፅሐፉ ውስጥ አስፍሯል። ይህ ሁኔታም በበኩሉ የእርስ በእርስ ግጭት አልፎ ተርፎም ጦርነት እንዲነሳ ወደ ማድረግ ሊሄድ እንደሚችል አስምሮበታል። የዚህ ዓይነቱ የታህታይ ምስቅልና ስሜት የሚሰማቸው በማሕበረሰቡ ውስጥ የሚገኙ ግለሰቦች በምናባቸው የሚፈጥሩትን የደህንነት ስጋት ለማስወገድ የጦርነት ነጋሪት የመጎሰም ያህል በየሄዱበት ሲጮሁ መስማት የተለመደ ነው። ቁጥሩ የበዛ የማሕበረሰብ ክፍል ጦርነቱን ለሚሰማቸው የደህንነት ስጋት ማስወገጃ መፍትሔ አድርገው የመቀበል አዝማሚያ ይኖራቸዋል። በኢትዮጵያ ውስጥ እየሆነ ያለው ይህ ነው።
ክሬዲት ካርዶች ሸቀጦችን እና አገልግሎቶችን ለመክፈል የሚያገለግል የመክፈያ ዘዴ ነው። በየትኛውም ቦታ ለመክፈል በጣም የተለመዱ ዘዴዎች አንዱ ነው. የካርድ ባለቤቱ በባንክ አካውንት ይከፍታል, የተወሰነ መጠን ያለው ዕዳ ሊያከማች ይችላል. ይህ የባንክ ዘዴ በብዙ የተለያዩ ዘርፎች ውስጥ እጅግ በጣም ተወዳጅ ሆኖ ተገኝቷል። ካርዱ ተቀባይነት ባገኘበት ቦታ ሁሉ አንድ ግለሰብ ከባንክ ገንዘብ እንዲበደር ያስችለዋል። በመስመር ላይ ካሲኖ ውስጥ ተቀማጭ ለማድረግ ቀላል እና ምቹ መንገድ ናቸው። ክሬዲት ካርዶች በሁሉም ማለት ይቻላል በጣም ተቀባይነት ያለው ክፍያ ነው። ነገር ግን፣ የመስመር ላይ የቁማር ጨዋታዎችን ለመጫወት ክሬዲት ካርዶችን ለመጠቀም ፍላጎት ያላቸው ሰዎች አሁንም ብዙ መሰናክሎችን ማለፍ አለባቸው። ለእርስዎ ምቾት የክሬዲት ካርድ ተቀማጭ የሚቀበሉ ምርጥ የመስመር ላይ ካሲኖዎችን ዝርዝር ይመልከቱ። የመስመር ላይ ካሲኖዎች ላይ ክሬዲት ካርድ ተቀማጭየትኛውን ክሬዲት ካርድ ለመጠቀምየተለያዩ የክሬዲት ካርድ ድርጅቶችክሬዲት ካርዶች ታዋቂ የክፍያ አማራጭ ናቸው?ተቀማጭ ገንዘብ እንዴት እንደሚሰራየብድር መለያ የመክፈቻ ሂደትሌሎች የክፍያ አማራጮችየክሬዲት ካርድ ደህንነት እና ደህንነትኃላፊነት ያለው ቁማር የመስመር ላይ ካሲኖዎች ላይ ክሬዲት ካርድ ተቀማጭ በመስመር ላይ ካሲኖዎች ላይ የሚወዷቸውን ጨዋታዎች መጫወት የሚወዱ ብዙ ሰዎች እንዳሉ ጥርጥር የለውም። ይህንን በእውነተኛ ገንዘብ ለማድረግ በመረጡት ካሲኖ ገንዘብ ማስገባት መቻል አለባቸው። በመስመር ላይ አብዛኛዎቹ ካሲኖዎች ይህንን እንዲያደርጉ ከሚፈቅዱባቸው መንገዶች አንዱ ክሬዲት ካርዶችን መጠቀም ነው። አብዛኞቹ ካሲኖዎች ክሬዲት ካርዶችን ብዙ የተለያዩ አይነቶች ይቀበላሉ, እና የተቀማጭ ሂደት ቀላል ነው. እያንዳንዱ የሚገኝ ክሬዲት ካርድ ለእያንዳንዱ ፍላጎት ተስማሚ ነው፣በተለምዶ ጉርሻዎችን እና የወጪ ነጥቦችን ይሰጣል። የክሬዲት ካርድ ተጠቃሚዎች አንዳንድ ምርቶችን ሲገዙ ሙሉውን ገንዘብ በቅድሚያ ከመክፈል ይልቅ ወርሃዊ ክፍያዎችን የመክፈል ምርጫ አላቸው። ክሬዲት ካርዶችን መጠቀም ደህንነቱ የተጠበቀ ነው? የመረጡት የመስመር ላይ ካሲኖ ፈቃድ ያለው እና እምነት የሚጣልበት መሆኑን ያረጋግጡ። ከሆነ፣ ይህን የመክፈያ ዘዴ ለመጠቀም ደህንነቱ የተጠበቀ ነው። የመስመር ላይ የካሲኖዎች መድረክ የክሬዲት ካርድ መረጃን ለመጠበቅ ከፍተኛ ጥራት ያለው ምስጠራ ሂደትን ይጠቀማል። ተጫዋቹ ካልፈቀደላቸው በስተቀር ካሲኖው ከክሬዲት ካርዱ የሚገኘውን መረጃ ለወደፊቱ ተቀማጭ ገንዘብ አይጠቀምም። አብዛኛው የክሬዲት ካርድ መረጃ ተጫዋቹ ወደፊት እንዲጠቀምበት በካዚኖው ላይ ተመዝግቦ ይቀመጣል፣ ግን ይህን ለማድረግ ከመረጡ ብቻ ነው። ካርድዎን በሂሳብዎ ውስጥ በማስቀመጥ፣ መረጃውን አንድ ጊዜ ማከል ሳያስፈልግዎት ለወደፊቱ ተቀማጭ ገንዘብ ጊዜዎን ይቆጥባል። የትኛውን ክሬዲት ካርድ ለመጠቀም የመስመር ላይ ካሲኖዎች በዓለም ዙሪያ ተጫዋቾችን ያቀርባል. እያንዳንዱ አገር የራሱ ባንኮች አሉት, እና ስለዚህ ጥቂት የክሬዲት ካርዶች ምርጫ ለደንበኞቻቸው ይገኛሉ. የትኛው ክሬዲት ካርድ ለእርስዎ ምርጥ እንደሆነ መምረጥ እና ለዚያ ብቁ መሆንዎን ማረጋገጥ ቀጣዩ ደረጃ ነው። ሁሉም ከተለያዩ ውሎች እና አማራጮች ጋር ይመጣሉ. በኦንላይን ካሲኖዎች ላይ ለቁማር ክሬዲት ካርድ ለመጠቀም ለሚፈልጉ በካዚኖው ውስጥ ለማስያዝ በጣም የቀረቡትን ያግኙ። ከዚያ ከእነዚህ ኩባንያዎች ውስጥ በአንዱ የብድር ካርድ ያመልክቱ። መለያው አንዴ ካለቀ በኋላ በመስመር ላይ ካሲኖ ላይ ሊጠቀሙበት ይችላሉ። የተለያዩ የክሬዲት ካርድ ድርጅቶች በርካታ ኩባንያዎች የብድር ካርድ አቅራቢዎች በመባል ይታወቃሉ። በጣም ታዋቂዎቹ የሚከተሉት ናቸው- ቪዛ ማስተርካርድ አሜሪካን ኤክስፕረስ እነዚህ ሁለት ኩባንያዎች ካርዶችን በቀጥታ ለደንበኞች አይሰጡም. ይልቁንም ከተለያዩ የፋይናንስ ተቋማት ጋር ሽርክና ይፈጥራሉ። ስለዚህ፣ ቁማርተኛ ክሬዲት ካርድ ማግኘት ከፈለገ ወደ ባንክ በመቀላቀል ይህን ማድረግ ይኖርበታል። አንዳንድ አሜሪካ ላይ የተመሠረቱ ካሲኖዎች ደግሞ American Express መቀበል. ይህ ካርድ ጥቅም ላይ ሲውል ኩባንያው ለነጋዴው ክፍያ ይፈጽማል. እንዲሁም አሜሪካን ኤክስፕረስ ከዋና ዋና አቅራቢዎች ጋር ሲነፃፀር የአለም አቀፋዊ አጠቃቀም ውስን መሆኑን ልብ ሊባል ይገባል። ትክክለኛውን ዓይነት መምረጥ ቁማርተኞች ለአንድ የተወሰነ የክሬዲት ካርድ አይነት ከመግባታቸው በፊት በጥንቃቄ ማሰብ አለባቸው. እንደ ካፒታል ያሉ ኩባንያዎች, ሲታደልእና ሲቲ የሽልማት ክሬዲት ካርዶችን ይሰጣሉ። እነዚህ የካርድ ያዢው ምን ያህል እንደሚያወጡት ነጥብ ወይም ገንዘብ መመለስ ይችላሉ። በመደበኛነት ቁማር መጫወት ለሚፈልጉ ሰዎች ጠቃሚ አማራጭ ነው. የአሜሪካ ባንክ እና ዌልስ ፋርጎ የሂሳብ ማስተላለፍ ካርዶችን ይሰጣሉ። አንዳንዶቹ በመጀመሪያዎቹ ጥቂት ወራት ውስጥ 0 በመቶ APR አላቸው። እነዚህን አይነት ካርዶች በቁማር ገፆች ላይ ለመጠቀም ከመወሰንዎ በፊት ወለድ መታወቅ አለበት። ብዛት ያላቸው የባንክ አካላት ዝቅተኛ ወለድ-ስታይል ክሬዲት ካርዶችን ማስተዋወቅ ጀምረዋል። አንድ ትልቅ ግዢ ለመግዛት እና ከዚያም ዕዳውን በጊዜ ሂደት ለመክፈል ለሚፈልግ ለማንኛውም ሰው ተስማሚ ናቸው. አብዛኛዎቹ ዘመናዊ ክሬዲት ካርዶች ደህንነታቸው ያልተጠበቀ ነው። ይህ ማለት ባለቤቶቹ መያዣ ማስገባት አያስፈልጋቸውም. በሌላ በኩል የካርድ ያዢዎች ጥሬ ገንዘብ እንዲያቀርቡ የሚጠይቁትን ካፒታል አንድ፣ ኦፕንስኪ እና ዲስከቨር ካርዶችን መጠቀም ይቻላል። ተቀባይነት ለማግኘት በጣም ቀላል ከሆኑ ዓይነቶች ውስጥ አንዱ ናቸው። ክሬዲት ካርዶችን መጠቀም ካርዱን በኦንላይን ካሲኖ ለማስገባት መጠቀም ጥቂት ደቂቃዎችን ብቻ ነው የሚወስደው። ለመጀመር ተጫዋቹ መለያ መመዝገብ እና አባል መሆን አለበት። የመለያ ምዝገባውን ተከትሎ የተቀማጭ አማራጮች ይመጣሉ። ተጫዋቹ ወደ ድህረ ገጹ ተቀማጭ ክፍል ሄዶ እየተጠቀሙበት ያለውን የክሬዲት ካርድ የሚመለከተውን የክፍያ ዘዴ ይመርጣል። በካዚኖው በኩል በክሬዲት ካርድ ኩባንያ በኩል ክፍያውን እንዲያከናውን ለማድረግ ሁሉንም መረጃ የሚጠይቅ ስክሪን ብቅ ይላል። የሚያስፈልገው መረጃ በራሱ በእውነተኛው ካርድ ላይ ሊገኝ ይችላል. ክሬዲት ካርዶች ታዋቂ የክፍያ አማራጭ ናቸው? ከቅርብ ጊዜ ጋር ሲነጻጸር ሰዎች ለቁማር ዓላማ ክሬዲት ካርዶችን መጠቀም በጣም ያነሰ ነው. ብዙ ሰዎች ይህ ዘዴ በገንዘብ ረገድ አደገኛ ሊሆን እንደሚችል ተገንዝበዋል. ያነሱ ካሲኖዎች ክሬዲት ላይ የተመሰረተ ገንዘብ ማውጣት መቻላቸው ተባብሷል። አንዳንድ ባንኮች ወደ ቁማር ጣቢያዎች የሚደረጉ እና የሚተላለፉ ዝውውሮችን በንቃት ያግዳሉ። ብዙ ተኳሾች የካርድ መረጃቸውን መስጠት አይቸግራቸውም። በምትኩ፣ የበለጠ ስም-አልባነት ደረጃ የሚሰጡ ዘዴዎችን ይመርጣሉ። በሌላ በኩል፣ ክሬዲት ካርዶችን መጠቀም ብዙ ጥቅሞች አሉት። ዓለም አቀፍ ካሲኖዎች የተቀማጭ ክፍያ የመጠየቅ ዕድላቸው አነስተኛ ነው። ከተቀማጭ ገደብ አንፃር የበለጠ ተለዋዋጭነት አለ። በተጨማሪም, እነዚህን ካርዶች ማግኘት በጣም ቀላል ነው. አነስተኛ የቴክኖሎጂ-ተኮር ዘዴዎችን የሚመርጡ ሰዎችን ይማርካሉ. ጣቢያው ካርዱን አንዴ ካጸደቀ በኋላ ግለሰቡ በደቂቃዎች ውስጥ ቁማር መጀመር ይችላል። በመስመር ላይ ካሲኖዎች ውስጥ ያለው የክሬዲት ካርዶች ተወዳጅነት ቁማርተኛው ባለበት ቦታ ይለያያል። ይህንን ዘዴ ለውርርድ ዓላማዎች ለመገደብ በተለያዩ አገሮች ውስጥ በቅርብ ጊዜ ግፊት ተደርጓል። ይህ የሆነበት ምክንያት በርካታ መንግስታት የቁማር ዕዳ ወረርሽኝን እያባባሰ እንደሆነ ስለሚያምኑ ነው። የጣቢያ ተጠቃሚዎች ስለ ክሬዲት ካርድ አጠቃቀም የአካባቢ ደንቦቻቸውን ማረጋገጥ አለባቸው። ተቀማጭ ገንዘብ እንዴት እንደሚሰራ ጠቃሚ የመለያ መረጃ በፕላስቲክ ክሬዲት ካርዱ ላይ እራሱ ይገኛል። ይህ የሚከተሉትን ያጠቃልላል የካርድ ባለቤት ስም፣ መለያ ቁጥር፣ ጊዜው የሚያበቃበት ቀን እና የሲቪቪ አሃዞች በኦንላይን ካሲኖ የመጀመሪያ ገንዘብ ለማድረግ ተጠቃሚው ይህን መረጃ የተወሰነ ወይም ሁሉንም ማስገባት ሊያስፈልገው ይችላል። አንዴ ከተመዘገቡ በኋላ ድህረ ገጹ የባንክ ዘዴን እንዲያቀርቡ ይጠይቃቸዋል። የተወሰነው የክሬዲት ካርድ አይነት አስቀድሞ መቀበሉን ማረጋገጥ አስፈላጊ ነው። የካርድ ያዥውን ማንነት ለማረጋገጥ ካሲኖው ከባንክ ጋር ሊገናኝ ይችላል። አንዳንድ ጊዜ ዝውውሮች ይዘጋሉ ምክንያቱም ባንኩ በስህተት እንደ ማጭበርበር ተግባር ይመዘግባል። ይህም የተቀማጩን ገንዘብ ለማጠናቀቅ የሚፈጀውን ጊዜ ይጨምራል. በአጠቃላይ ይህ ዘዴ ከ e-wallets ጋር ሲነጻጸር ቀርፋፋ ነው. ሆኖም በአንዳንድ ሁኔታዎች ገንዘቡ በአንድ ሰዓት ውስጥ ዝግጁ ሊሆን ስለሚችል ከባንክ የገንዘብ ዝውውሮች በጣም ፈጣን ነው። ምንም እንኳን ክሬዲት ካርዶች የቁማር ገንዘቦችን ለማስገባት እንደ አሮጌ መንገድ ቢቆጠሩም አሁንም በጣም ፈጣን ናቸው. ዋናው ጉዳይ ተጠቃሚዎች ያሸነፉትን ገንዘብ ለማውጣት አማራጭ መንገድ መምረጥ ሊኖርባቸው ይችላል። የብድር መለያ የመክፈቻ ሂደት ክሬዲት ካርድ ማግኘት በጣም ቀላል ነው። ነገር ግን፣ ሰውዬው ዝቅተኛ የብድር ነጥብ ካለው በባንክ የመቀበል እድላቸውን ይቀንሳል። የመጀመሪያው እርምጃ የትኛውን ካርድ መምረጥ እንዳለበት መወሰን ነው. ይህም ግለሰቡ አካውንት የሚከፍትበትን ተቋም ለማጥበብ ይረዳዋል። አድራሻቸውን፣ ስማቸውን፣ የተወለዱበትን ቀን እና የገቢ ዝርዝሮችን ማቅረብ አለባቸው። ባንኮች የግለሰቡን ብቁነት በተለያዩ ምክንያቶች ይወስናሉ። ዋናው ነገር ዕዳውን የመክፈል እድላቸው ይሆናል. የፋይናንስ ታሪካቸውን በመፈተሽ ሊታወቅ ይችላል. ግለሰቡ የካውንቲ ፍርድ ቤት ፍርዶች ካሉት ወይም ቀደም ሲል የከሰረ ከሆነ ለክሬዲት ካርድ ውድቅ ሊደረግ ይችላል። እንደ እድል ሆኖ እነዚህ ሰዎች አሁንም በተለይ ደካማ የክሬዲት ነጥብ ላላቸው ካርዶችን መፈለግ ይችላሉ። ብዙውን ጊዜ ከፍ ያለ APR ይኖራቸዋል. አንድ የተለመደ መስፈርት መቅጠር ነው. በዚህ መንገድ ባንኩ መደበኛ የብድር ክፍያ መቀበል ይችላል. ብዙውን ጊዜ ለካርዱ ብቁ ለመሆን በየወሩ ማግኘት የሚያስፈልገው አነስተኛ የገንዘብ መጠን ይኖራል። ሰውየው ተቀባይነት ካገኘ ካርዱ በሁለት ሳምንታት ውስጥ ይላካል። ሌሎች የክፍያ አማራጮች አንዳንድ ቁማርተኞች ለቁማር ጨዋታዎቻቸው ለመክፈል በዕዳ ላይ የተመሰረተ አገልግሎትን ስለመጠቀም ይቸገራሉ። ጉዳዩ ይህ ከሆነ አማራጭ የክፍያ አማራጭ መምረጥ ይችላሉ። ለምሳሌ፣ የባንክ ሽቦ ዝውውሮች በእነዚህ አይነት ጣቢያዎች ላይ ለብዙ አመታት ቆይተዋል። ኢ-wallets በፈጣን የዝውውር ጊዜያቸው ምክንያት ተወዳጅ ናቸው።. ብዙ ካሲኖዎች ክሪፕቶ ምንዛሬዎችንም መቀበል ጀምረዋል። በጣም ጥሩው የካሲኖ ጣቢያዎች ተጠቃሚዎች የተለያዩ የባንክ አማራጮችን እንዲያስቀምጡ ያስችላቸዋል። ክሬዲት ካርዶች ገንዘብን ለማስተላለፍ ብቸኛው ዘዴ መሆን በጣም አልፎ አልፎ ነው። በእውነቱ, ምክንያት እየጨመረ አቀፍ የቁማር ደንቦች, ይህ አማራጭ በጣም ያነሰ ታዋቂ ሆኗል. የክሬዲት ካርድ ደህንነት እና ደህንነት ክሬዲት ካርዶች ከቆዩባቸው ምክንያቶች አንዱ ደህንነቱ በተጠበቀ ተፈጥሮ ምክንያት ነው። ይሁን እንጂ ቁማርተኞች ይህን በትንሽ ጨው መውሰድ አለባቸው. የባንክ ዝርዝሮችዎን ለህጋዊ የመስመር ላይ ካሲኖ በማቅረብ ገንዘብዎ ለአደጋ ይጋለጣል። ስለዚህ የመወራረጃ ቦታቸውን በጥንቃቄ መምረጥ አለባቸው። የደንበኛ እና የባለሙያ ግምገማዎችን መፈለግ ይችላሉ። ሌላው ጥሩ ሀሳብ የትኛው የቁማር ባለስልጣን ጣቢያውን ፍቃድ እንደሰጠው ማረጋገጥ ነው። ሁሉም የመስመር ላይ ካሲኖዎች ስለባንክ እና የደህንነት ፖሊሲዎቻቸው መረጃ ይኖራቸዋል. በውሎች እና ሁኔታዎች ገጽ ላይ ያግኙት። ይህንን በጥንቃቄ ማንበብ ለተጠቃሚው የካሲኖው ምን ያህል ደህንነቱ የተጠበቀ እንደሆነ እንዲረዳ ያስችለዋል። ጣቢያውን ሚስጥራዊነት ባለው የክሬዲት ካርድ መለያ ውሂብ ታምነዋለህ። በጣም በከፋ ሁኔታ ውስጥ፣ ማንኛውም ሰው የማጭበርበር ሰለባ ሊሆን ይችላል። ጥሩ ዜናው አዲስ እና አስተማማኝ የቁማር ድረ-ገጾች በቦታቸው ላይ ጠንካራ የደህንነት ስርዓቶች አሏቸው። ጠላፊዎች ማንኛውንም ሚስጥራዊነት ያለው መረጃ ማግኘት እንዲችሉ በተግባር የማይቻል ይሆናል። ለማንኛውም ያልተለመደ ተግባር የክሬዲት ካርድ መለያውን በመደበኛነት በመፈተሽ ደህንነትን መጨመር ይቻላል። ግለሰቡ አንድ ካርድ በተለይ ለውርርድ እና ሌሎችን ለተለያዩ የባንክ አገልግሎቶች ሊጠቀም ይችላል። ኃላፊነት ያለው ቁማር ለኦንላይን ውርርድ ክሬዲት ካርድ መጠቀም ግለሰቡ ማንኛውንም ኪሳራ ለመመለስ የሚያስችል ገንዘብ ከሌለው በገንዘብ ረገድ ጥበብ የጎደለው ሊሆን ይችላል። ላይ ላዩን ክሬዲት ነፃ ገንዘብ ሊመስል ይችላል። ይሁን እንጂ የካርድ ባለቤት ዕዳውን በወቅቱ መክፈል አለበት. ስለዚህ፣ ተላላኪዎች መወራረድ ያለባቸው ኪሳራ ሊያጋጥማቸው እንደሚችል በሚያውቁት ገንዘብ ብቻ ነው። ቁማር ወደ መጥፎ ልማድ እንደተለወጠ ከተሰማዎት ሱስ ማግኛ አገልግሎቶችን እርዳታ መፈለግ ብልህነት ነው። ችግር ቁማርተኞች ደግሞ ለማቀዝቀዝ ጊዜ ሊወስድ ይችላል። ራስን ማግለል ከመጠን በላይ መወራትን ለመከላከል ተስማሚ ግን ጊዜያዊ መንገድ ነው። About CasinoRankContact usResponsible gamingCookie policyPrivacy policy BitcoinMasterCardVisaNeteller RTPባካራትBlackjackፖከርSlots በ2022 ለማሸነፍ ምርጥ ዕድሎች ያላቸው 5 ምርጥ የመስመር ላይ የቁማር ጨዋታዎችበጣም አስቂኝ የካዚኖ ቀልዶች እና የሁሉም ጊዜያት ቀልዶችስለ ካዚኖ ጉድጓድ አለቆች ማወቅ ያለብዎት ነገር ሁሉእ.ኤ.አ. በ 2022 የዋጋ አሰጣጥ መስፈርቶችን ለማጽዳት በጣም ጥሩው ቦታዎች
ተሓላቒ ሰብኣዊ መሰላት ኣምነስቲ ኢንተርናሽናል ትማሊ ሓሙስ ኣብ ዘውፅኦ ሪፓርት ካብ ዝሓለፈ ጥሪ ጀሚሩ ኣብ ጀበል ማራ ሰባት ኣብ ቆርበቶም መግሊ ዝሓዘ ቑስሊን አሳሕይታን፣ምስኣን ብርሃን ዓይኒ ሓዊሱ ናይ ዓይኒ ፀገማት፣ተምላስ ደም፣ተቕማጥን ከቢድ ናይ ምትንፋስ ፀገምን ከምዘጋጠሞም ሓቢሩ’ሎ። ዋሽንግተን — ኣምኒስቲ ብተወሳኺ እዚ ኣብ ነበርቲ ዝረአይ ጸገም ጥዕና ሰበስልጣን ሱዳን ዝተጠቐሙዎም ኬሚካላዊ ኣፅዋራት ዝተፈጥሩ ምልክታት እዮም ኢሉ’ሎ።ህጻናት ሓዊሱ ኣስታት 250 ሰባት ብኬሚካላዊ መጥቓዕትታት ተቐቲሎም ክኾኑ ከምዝኽእሉን ካልኦት ብኣማኢት ዝቑጸሩ ድማ ዝቖሰሉ ከምዘለዉ እቲ ትካል ይገልፅ። ሚኒስትር ፍትሒ ኣዋድ ሓሳን እለኖር ትማሊ ሓሙስ ብደብዳቤ ኣብ ዝሃብዎ መልሲ ሰበስልጣን መንግስቲ በቶም ክስታት ከምዝተገረሙ ሓቢሮም። ሓደ ዘፃሪ ጉጅለ መንግስቲ ሱዳን ኣብ ዝሓለፈ ለካቲት ከፃሪ ናብ ጀበል ማራ ተላኢኹ ብሰንኪ ወታደራዊ ስርሒት ምስ ዝተፈናቐሉ ሰባት ከምዝተራኸቡ ብምሕባር ካብ ከባቢኦም ዝተመዛበሉ ካብ ግጭት ንምህዳም ከምዝኾኑን ከምቲ ኣምነስቲ ኢንተርናሽናል ዝገለፆ ምልክት ከምዘይረኸቡን ሓቢሮም። ትማሊ ሓሙስ መግለፂ ዝሃቡ ወሃቢ ቃል ሚኒስትሪ ጉዳያት ወፃኢ ዩናይትድ ስቴትስ ጆን ኪርቢ ናይ ኣምነስቲ ፀብፃብ ኣብ ቐረባ ከምዝበፅሖም ብምግላፅ ኣብቲ ሪፖርት ዝተጠቕሱ ዘይሕጋዊ ቅትለት ሰላማዊያን ሰባት፣መጭወይትን ኣብ ልዕሊ ደቂ ኣንስትዮ ዝፍፀሙ ፆታዊ ዓመፅን፣ ብሓይሊ ምምዝባል፣ስርቂ፣ምጥቃም ኬሚካላዊ ኣፅዋር ኩሎም ብዓሚቕ ዘሻቑሉ እዮም ኢሎም።
ምንቍልቋልን ምሽሕካርን ቋንቋ፡ ኣብ ርእሲ ካልኦት ዝውቱራት መዐቀኒታት ከም እኒ ቍጠባ፡ ምስፋን ሕጊ-ኣልቦነት፡ ብኽነት ወዘተ. መስፈሪ ውድቀት ሓደ ስርዓት’ውን ክኸውን ይኽእል እዩ። ኣብ ኤርትራ፡ ገለ ውሱናት ዓመታት ከም መርኣያ ብምውሳድ፡ መራኸቢ ብዙሓን፡ ቃለመጠይቓት፡ መደረታት፡ ኣኼባታት. . . ካብኡ ሓሊፉ’ውን ናይ ተለፎን ጻውዒታት፡ ናይ ኣብያተ ጽሕፈታት ኰነ ኣገልግሎታት ትካላት ዝርርባት ብምስትብሃል ደረጃ ኣጠቓቕማ ቋንቋ ክሳብ ክንደይ ከም ዝተሃስየ ብቐሊሉ ክንግንዘቦ እንኽእል እዩ። ኣብዚ ዛዕባ’ዚ ዘተኰረት “Politics and the English Language” (ፖለቲካን ቋንቋ እንግሊዘኛን) እትብል ጽሕፍቲ ጆርጅ ኦርወል፡ ሓንቲ ካብ ቀንዲ ተጠቃሲት መወከሲ እያ። ብመሰረት ምጕት ኦርወል፡ ፖለቲካ ሓደ ሃገር ክሓምቕ ከሎ፡ ኣብ ቋንቋ ናይታ ሃገር’ዩ ቀዲሙ ዝንጸባረቕ። ዘቕርቦ ኣብነት ናይ ዓዲ-እንግሊዝ ደኣ ይዅን’ምበር፡ እዚ መምዘኒ ግን ኣብ ኵለን ሃገራትን ቋንቋታትን ብማዕረ ዘመልክት’ዩ። ከም ነጸብራቕ እቲ ዝርአ ምንቍልቋል ገለ ካብቶም ኣዘውቲሮም ዝርኣዩ ምልክታት ንምጥቃስ፤ ምጥንናግን ምሕንካርን ጽሑፍን ዘረባን፣ ምዝውታር ተመጽዩ ዝተሓየኸ ኣገላልጻታት (cliché)፣ ንሓጺር ነገር ንምግላጽ ዝነውሐ መገዲን ጸዓትን ምውሳድ፣ ዘይዝውትራትን ባዕዳዊ ቃላትን ደጋጊምካ ምጥቃም፣ ሓደስቲ ቃላትን ኣገላልጻታትን ብምዝውታር ዘየሎ ክውንነት ምፍጣር፣ ወዘተ። ንምጕት ኦርወል ዘሀብትሙ ካልኦት ጸሓፍቲ’ውን ኣለዉ። ዚምባቢያዊ ገጣም ቺንጀራይ ሆቨ (Chenjerai Hove) ቍጠባን ፖለቲካን ከንቈልቍል ቅድሚ ምጅማሩ ቀዲሙ ኣንፈት ዝህብ ምምሽማሽ ቋንቋ’ዩ ዝብል እምነት ኣሎዎ። ድሕሪኡስ ኵላቶም ስዒቦም’ዮም ዝመጽኡ። በዘን ልዒለን ዝተጠቕሳ ክልተ ምጕታት ኣቢልና ንኣጠቓቕማ ቋንቋ መራኸቢ ብዙሓን ወይ ድማ ወግዓዊ መግለጺታት ኤርትራ፣ ምናልባት’ውን ብእኡ ኣቢሉ ናብ ሓፋሽ ዝወረደ ልምድታት ብውሑድ ኣብነት ንርአ፤ * * * ዜናታትን መግለጺታትን ዜናዊ ስራሓት፡ ሓተታ፡ ቃለመጠይቕ ላዕለዎት መራሕቲ (ከምኡ እናበለ’ውን ናብ ተራ ሰባት ዝሰግር ባህሊ)፡ መደረታትን ካልእን ብምክትታል ዝነጸረ ስእሊ ህሉዊ ኵነታት ኤርትራ ክንርኢ ይሕግዝ እዩ። እቲ “ልምዓታዊ” ተባሂሉ ዝጽዋዕ መራኸቢ ብዙሓን ኤርትራ ዘመሓላልፎ “ዜናታት ልምዓት” ኰነ ካልእ ንጥፈታት ዝዀነ ኣሃዛዊ መለክዒታት ኣየቐምጥን እዩ። ንኣብነት፡ እቲ ፕሮጀክት መዓስ ክዛዘም እዩ፧ ክንደይ ገንዘብ ዝውድእ እዩ፧ ድሕሪ ምዝዛሙ ኣብ ምንታይ ምዓላ ክውዕል እዩ፧ ወዘተ ኣይነግርን። ኣብ ክንድኡ፡ መዓቀኒ ኣልቦ ብዝዀኑ ልሙዳት ሓረጋት እዩ ዝስነ፤ “መቐጸልታ ልምዓታዊ ገስጋስና”፡ “ርእሰ-ምርኰሳ”፡ “ጥብ ዝበለት ማይ ንምዕቃብ”፡ “ከም ዓይኒ ዓራት”፡ “ተወፋይነት”፡ “ዘይሕለል ጻዕሪ” ብዝኣመሰሉ ሓረጋት ተዓብዒቡ ይፍኖ። ከምዚኦም ንዝኣመሰሉ ቃላት ክሳብ ዝፈለጠ ድማ ዝዀነ ሰብ ጋዜጠኛ ክኸውን ከም ዝኽእል ብብዙሕ ኣብነታት ብግብሪ ተራእዩ እዩ። ሓንቲ ዜና ካብታ እትቕጽል እትፈልያ ኣስማት ሓለፍቲ፡ ቦታን ዕለትን ስለ እትልውጥ ጥራይ’ዩ። ዝነጸረ ስእሊ ዝህብ፡ ምስሊ’ቶም “ኣብ ንጡፍ ወፈራዊ ልምዓት” ዝርከቡ ገጻቶም ዝጸምለወ ነበርቲን ኣፍራዛ ንምልዓል’ውን ዓቕሚ ዝሓጽረን ኣደታት ድሕሪ ምርኣይን እዩ። “ናይ ሎሚ ዓመት ፍሉይ ዝገብሮ… ሃገር ኣብ ከቢድ ተጻብኦታት…” ዝብላ ቃላት መደረ፡ ካብ ርእሰ-መምህር’ታ ዝነኣሰት ቤት ትምህርቲ ክሳብ መራሕ ሃገር ዝጥቀመሉ እዩ። ሓድሽ ዝብሃል ነገር ከም ዘየሎ ድማ ኣጸቢቑ የመልክት። በብእዋኑ ዝቐርብ ሓተታት እውን ክንዮ ጸወታ ቃላት ዝኸይድ ትርጕም የብሉን። ብ8 ሰነ 2019 ዝወጽአ፡ “ዛዕባ ሱዳን — ናይ ሱዳናውያን” ዝብል ሓተታ ከም ኣብነት ንርአ። ሱዳናውያን ጉዳያቶም ባዕላቶም ክፈትሑን ካልኦት ሓይልታት ድማ ካብ ኢድ-ኣእታውነት ክቝጠቡን ብርግጽ ዝኣምን እንተ ዝነብር፡ እዛ ሓተታ፡ ኣርእስታ ጥራይ (ካልእ ዝዀነ ትሕዝቶ ዘይብላ) ምኣኸለት። እንተዀነ፡ ብኸምዚ እያ እትጅምር፤ ኣካል ቀርኒ ኣፍሪቃ፡ ሃገራት ተፋሰስ ኒልን ቀይሕ ባህሪን ዝኾነት፡ ልዕሊ 1.86 ሚልዮን ትርብዒት ኪ.ሜ. ዝስፍሓታ፡ መስከብ 40 ሚልዮን ህዝቢ፡ ሪፖብሊክ ሱዳን፡ ድሕሪ ምፍላይ ደቡብ ሱዳን ብስፍሓታ ኣብ ኣፍሪቃ ሳልሳይቲ ተሰሪዓ እትርከብ ዓባይ ሃገር እያ። እቲ ዝነውሐ ፈለግ ዓለምና– ኒል፡ ኣብ ክልተ ሰንጢቕዋ ዝሓልፍ፡ ገዚፍ ሕርሻዊን ማዕድናዊን ዕቑር ሃብቲ እትውንን ሱዳን፡ ብዘለዋ ጂኦግራፊያኣዊን ስትራተጂያዊን ኣቀማምጣን ባህርያዊ ጸጋታትን፡ ኣብ ጸጥታን ቁጠባዊ ምዕባለን እዚ ዞባ፡ ዓቢ ኣበርክቶ ክትገብር እትኽእል ሃገር እያ። ኣብዛ መኽፈቲት ሕጥበ-ጽሑፍ ዘሎ ሓበሬታ ግን ንህዝቢ ኤርትራ ብመልክዕ ሓተታ ክሰምዖ ዝጽበዮ ኣይኰነን። ፕረዚደንት ኢሳይያስ ኣፈወርቂ፡ ን“ዜበታዊ፡ ዞባዊን ኣህጉራዊ ምዕባለታት” ኣመልኪቱ “ሰፊሕ ቃለ-ምልልስ” ምስ ማዕከናት ዜና ውሽጢ ሃገር ከካይድ ልሙድ’ዩ። ፍልጠቱ ንምርኣይ ዝሕግዞ መዘኻኽሪ ኣርእስታት ምጥቃስ እምበር ሕቶ ቀሪቡልስ ኣይፈልጥን። ንኣብነት፡ ሓንቲ ካብተን ኣብ ለካቲት 2020 ዝቐረበትሉ መዘኻኸሪት፤ “ክቡር ፕረዚደንት፡ ተራ ወይ መኸተ ህዝቢ ኤርትራ ኣብ’ዚ ዝሓለፈ ሰለስተ ወለዶታት – ሰማንያ ዓመታት ከመይ ተንብቦ? ኣብ መጻኢኸ ከመይ እዩ ክኸውን ትብል?” እዚ ንመራሕ-ሃገር ዘይኰነስ ንተመራማሪ ታሪኽ ፕሮፓጋንዳ ክኸውን ዝነበሮ’ዩ። ተራኦም ናብ ምንቕናቕ ርእሲን መሰጋገሪ ኣርእስቲን ጥራይ ዝተደረተ ጋዜጠኛታት ድማ ኣብቲ ንኣስታት ክልተ ሰዓታት ዝኸይድ ጽምልው ኣስተምህሮ (ደጓሒ ብርሃን ተወሲኹዎ) ቀንዲ ቃልሶም ንዘይምድቃስ’ዩ። (ኵሉ ግዜ ዕዉታት’ዮም ማለት ግን ኣይኰንነ። ንኣብነት፡ ኣስመላሽ ኣብርሃ ኣብ መፋርቕ 2000ታት ኣቐዲሙ ኣብ ዝተቐርጸ ቃለ-ምልልስ ድቃስ ወሲዱዎ። ባዕሉ ኢሳይያስ ስለ ዘስትወዓለሉ ከኣ፡ “ከይዱ’ኳ ወዲ ኣተስኡዎ’ባ፡” ኢሉዎም።) ኢሳይያስ መግለጺታት ዘብዝሓሉ ምኽንያት ንሰማዕቲ ዘገድስ ሓበሬታ ስለ ዘይብሉ ጥራይ’ዩ፣ እምበር፡ ንምሕጻርስ ኣይተጸገመን። ንኣብነት፡ ብ13 ሓምለ 2018 ኣብ መመረቕታ መበል 31 ዙርያ ሃገራዊ ኣገልግሎት፡ ጭቡጥ ሓበሬታ (ድሕሪ ኣስታት 20 ዓመት ንኢትዮጵያ ምኻድ) ስለ ዝነበሮ፡ እታ መደረ ሰለስተ ደቓይቕ ጥራይ ወሲዳ። ንኽውንነት ዘይገልጹ ደርፍታት ትርጕም-ኣልቦነት ቃላትን መግለጺታትን ብሓተታን ዜናዊ ስራሓትን ኣቢሉ ናብ ካልእ ዓውድታት፡ (ስነ-ጥበብ) እውን ሰጊሩ’ዩ። ሎሚ ክልተ ኤርትራ’የን ዘለዋ፤ ኣብ መራኸቢ-ብዙሓንን ደርፍታትን ዘላ’ሞ ንምሉእ ዓለም እተብህግ ኤርትራ ብስእነት መሰረታዊ ቀረባትን ተስፋ-ኣልቦነትን እትልለ (ነበርታ ጥራይ ዝፈልጡዎ) ሃገር። ዘየምቲን ገጠምቲን ኤርትራ ንሓድሕድሮም ክወዳደሩን ኣብ ቅድሚ ናይ ቀረባ ሓለፍቶም መጐስ ክረኸቡን (ኣብ ሰራዊት እንተ ዀይኖም ናይ ሰሙናት ዕረፍት’ዩ) ኣብ ልብ-ወለዳዊ ዛንታ’ውን ንምፍጣራ ዘይተእመን ሃገርን መሪሕነትን’ዮም ሃኒጾም። ብሰሎሞን ድራር ተገጢማ ብሄለን መለስ ዝተደርፈት “ኣድሃ ንበር” እትብል ደርፊ ንኽብሪ ኢሳይያስ ኣፈወርቂ ዝተገጥመት’ያ – “ኣድሃ ንበር ዓለም ጸገማታ ክትምርምር…/ይትረፍ ንሰብ ንጸሓይ ተድንን” ዝብል ካብ ሰብ ኣውጺኡ ናብ ምትሃታዊ ሓይሊ ዘዕርግ ትሕዝቶ ይርከባ። [“ኣድሃ ንበር” ንስዉእ ከም ዝገጠማ ደጋጊሙ ደኣ ይጥቀስ እምበር፡ ንስዉእ “ንበር”፣ “ኣብ ጸገማት መሊስካ ትስሓል” ክብሃል ከም ዘይከኣል ግን ኣይንስሕቶን።] ኣብታ ሄኖክ ታደሰ ብዝተባህለ ተገጢማ ብተስፋኣለም ኣረፋይነ (ቆርጫጭ) ዝተደርፈት “ካልእ ሓርነት የሎን” እትብል ደርፊ’ውን፡ “ካልእ ሓርነት የሎን.. ኣሎ ንዝብሉና.. ከመይ ኢልና ንኣምን ዓይኒና ዝርእዮ ክሒድና… ብእዝንና… በጃኹም ኣፍኩም ክደኑ…/ እንታይ ንምባል እዮምከ ምቝሓት ዝብሉና/ ሰንሰለት ዘየሎ ኣብ ኢደ-እግርና…” ዝብል ኣገላልጻታት ኣሎ። እዛ ደርፊ ካብ በቲ ዘላቶ ቀዳማይ ገጻ፡ ብግርምቢጥ ወይ ኣሽሙር ክትወስዳ ዝቐረበ ትርጕም ትህብ። ዋዛን ቁምነገርን፡ ሕጫጨን ዕቱብ ቃናን ምፍላይ ከጸግም እንተ ጀሚሩ መርኣያ ዝለዓለ ምሽምሽና’ውን እዩ። ሳሙኤል ኣልመደ ኣብታ “ከለኻን ከለካን” እትብል ግጥሙ “ክንዳኻ የለን ብዓል ኣይኒ ብርኪ/ እንታይ ይጋርደኪ ዘይጽግመካ ትኪ/ ጎቦ ትንውንው ባሕሪ ተንደቕድቕ/ ኣብ ሰልሚ ትዘልል ትዘልል/ ኣኻውሕ ትቐድድ. . .” ይብል እሞ፡ እቲ ዋጋ እናኸፈለ ንሃገሩ ዝጠቅም ክገብር ዝተኸልከለ መንእሰይ ግን ብኣፍራዛ ክዅዕት፡ ብኢዱ እምኒ ክግምጥል እዩ ዝርአ። ቀጺሉ በቲ መዓዳይ ቃናኡ፡ “ስለዚ ጐበዛይ ብርኪ ከይጠለመ/ ዳምዳም ደኣ በል ኣፍላ ከሎ ዕድመ/ እንግድዓ ንፍልሖ እዩ ስም እዩ ነባሪ/ ከለኻን ከለካን እዩ. . .” ይብል። ንንእስነቱ ክነብረሉ፡ ህይወት ከስተማቕረሉ፡ ክድሰተሉ፡ ቁምነገር ክገብረሉ. . . ኣብ ክንዲ ምምናይ ንትርጉም ህይወት ብዘማባዝዕ “ተገዛእ – ዘይንፍልሖ ኢኻ” ክብል ቃንዛ ካልኦት ክምቅሮ ይስማዕ። “ዝእቶ ከሎ ዘይእቶ” ቃላት ትርጕሞም እናጥፍኡ ምስ ከዱ፡ ካብ ቃል ናብ ተግባር ናይ ምልዋጥ ሓይሎም’ውን ምስኡ’ዩ ዝደክም። ክንዲ ዝዀነ ከኣ መምርሒታትን መግለጺታትን ፍርቂ ወይ ርብዒ ናይቲ ክህሉዎ ዝኽእል ሓይሊ ጥራይ ይትግበር። ህዝቢ ትርጕምን ክብደትን ቃላት ምስ ጠፍኦ ድማ እቲ መንግስቲ’ውን ናይ ምእዛዝ ሓይሉ ይደክም። ሓደ ምኽንያት ናይዚ ኣብ ቦታኡን ዘይቦታኡን ዝኣቱ ክቱር መጠንቀቕታት’ዩ። ሕጊ ወይ መምርሒ ዘውጽኡ ሰባት ወይ ትካላት ካብቲ ዝተባህሎ ብሓደ ወይ ክልተ ደረጃ ትሒቱ/ፈዂሱ ከም ዝትግበር ስለ ዝፈልጡ፡ እቲ ኣብ ወረቐት ዘቐምጡዎን እቲ ክትግበር ዝጽበዩዎን በበይኑ’ዩ። ነዚታት ብጽቡቕ እትገልጽ ናይ ግርማይ ዮሃንስ (ሳንዲያጎ) ናይ ትራፊክ መወዓውዒ ነይራ። ኣብ ብሽክለታ በጊዕ ሓንጊሩ ኣንጻር መገዲ ክኣቱ ንዝጐነፎ ሳንዲት፡ “እዚ መገዲ ሓደ ኣንፈት (one-way)’ዩ፣ በዚ ኣይእቶን’ዩ” ኢሉ ይሕብሮ። ብዓል በጊዕ/ብሽክለታ ድማ፡ “ግደፈና…ዝእቶ ከሎ ዘይእቶ’ሎ፣ ዘይእቶ ከሎ ከኣ ዝእቶ’ሎ፡” ይብሎ። እዛ ኣበሃህላ’ዚኣ ንብዙሕ ክውንነት ኤርትራ ትገልጽ’ያ። ብቐንዱ እቲ ብደገ ዝብሃል ምልክታን ብውሽጢ ዝሰርሕን በበይኑ ምዃኑ’ዩ። * * * ቃላት ራዕዲ ስርዓት ናዚ ጀርመን ኣስታት 6,000 ሓደስቲ ቃላት ከም ዘተኣታተወ (ንገለኣቶም ኣዘንቢዖም፡ ኣዋሲቦም፡ ትርጕሞም ቀዪሮም) ተመራመርቲ ይጠቕሱ። እዞም ሓደስቲ እታዋት ነቲ ዝካየድ ግፍዒ ዝሽፍኑ፡ ንቕትለት ምኽኑይ ዝገብሩ፡ ወይ’ውን ሓደስቲ ክስተታት ከም ዘሎ ከርእዩ ዝሕልኑ’ዮም። እዚ ኣብ ኤርትራ’ውን ብገለ ወገናቱ ይንጸባረቕ’ዩ። “ወረቐት መንቀሳቐሲ”፡ “ወረቐት ህላውነት”፡ “ናይ ዕጠቕ”፡ “ናይ ጣዕሳ”፡ “ክልተ ካብ ሚእቲ”፡ “ነባርነት”፡ “ናይ ድጋፍ”፡ “መሰነይታ” ወዘተ. ዝብሉ ክጥቀሱ እንከለዉ ጥራይ ራዕዲ ዘእትዉ፡ መካይድቲ ምልካዊ ስርዓት ኰይኖም’ዮም። ንኣብነት “መንቀሳቐሲ” እትብል ቃል ኣብቲ መበቈላ፡ “መወሳወሲ፣ ንብልዒን ግዜኣዊ መስተን ዝኸውን ገንዘብ፣ ንኣብነት ምስ ኣዕሩኽ ንምዝንጋዕ ኣብ እትወጸሉ” ዘመልክት’ዩ ነይሩ። ድሒሩ ግን ኣብ ብሎኮ ወይ ግፋ (ክልተአን ቃላት ኣካል ራዕዲ’የን) ንምስጋር እትተሓዝ ወረቐት ጥራይ ተሓጺራ። ነቲ ግፍዒ ንቡር ምምሳሉን ንዝውሰዱ ስጕምታት ምኽኑይ ንምግባሩን ዝፍትኑ ወተሃደራውያን ቃላት ከም “ኰብላልነት”፡ “ሃዳምነት”፡ “ስግረ-ዶብ”፡ “ወተሃደራዊ /ኣርሚ ስጕምቲ”፡ “ተሃድሶ” ወዘተ. ኣካል ዕለታዊ ቋንቋ ኰይኖም እዮም። እዞም ቃለት’ዚኣቶም ልዕሊ ዝግበኦም ክብደት ስለ ዝተዋህቦም ነቲ ስዒቡ ዝመጽእ ብዘይ ሕጊ ሰብ ምእሳር፡ ምጕስቓልን ምቕታልን ንቡር የምስሉዎ። ገለ እዋን እቶም ቃላት እንከለዉ’ውን ካልእ ዝተፈለየ ዕማም ከም ዘሎዎ ንምምሳል ሓደስቲ ቃላት ይምስርሑ፣ ወይ’ውን ኣብ መስርሕ መበቈላዊ ትርጕሞም እናኣህሰሱ ይኸዱ። ንኣብነት፡ ኣብ ትግርኛ ልሙድ “ርእይቶ ኣንበብቲ/ሰማዕቲ” እንከሎ፣ ሚኒስትሪ ዜና ነታ ናይ እንግሊዘኛ “feed-back” ቃል ብቓል ተርጕሞም “መልሰ-ዕንጋለ” ይብሉዋ ነይሮም። ኢሳይያስ ኣፈወርቂ’ውን ኣብ ትግርኛ ብዕምቈት ዝገልጹ ቃላት እናሃለዉ ነቲ ዝዛረቦ ፍሉይ ንምምሳል ብሕልፊ ካብ ዓረብኛ ኣብ ዘረባኡ ከእቱ ይስማዕ እዩ – ከም “ጥሙሕ” ዝኣመሰለ። (ኣብ ግዜኡ ብዙሓት ሊቃውንቲ ቋንቋ ትግርኛ ሓጪጮምን ድኢሎምን እዮም። መራኸቢ-ብዙሓን ግን ንእለቱ’የን ነቲ ቃላቱ ዘዘውትሩዎን ከም ዝልመድ ዝገብሩዎን።) ካልኦት ቃላት ምስ ግዜ ትርጕሞም ተቓጢኑ’ዩ። ንኣብነት “ምጥያስ” ዝብል ቃል ነቲ ናይ እንግሊዘኛ “rehabiliation” ዝውክል’ዩ። ትርጕም ናይዚ ቃል ከም ተኪአ ተስፋይ ኣብ ዘመናዊ መዝገበ-ቃላት ኣስፊሩዎ ዘሎ ከኣ “ተጣየሰ (ግ)—1. ኣብ ዓዲ፡ ገዛ፡ ጥሪት ገበረ፣ ቤት ሰሪሑ ተቐመጠ 2. ኣብ ሓደ ቦታ ኸይዱ ሰፈረ፣… 3. እግሪ ተኸለ” ማለት’ዩ። እዚ ከም ቃል ጥራይ ዘይኰነ ኣብ ሕብረተሰብና ነዊሕ ሰረት ዘለዎ እዩ። ወግዓዊ ስም ናይቲ ኣብ ኤርትራ ዝነበረ ኮሚሽን’ውን፡ “ኮሚሽን ምፍናውን ምጥያስን/Demobilization and Rehabilitation” ዝብል’ዩ። ምስ ግዜ ግን እዛ ቃል “ምፍናው” ወይ “ሓራ ምዃን” ከም ማለት ኰይና። ካብ ሰራዊት ምፍናው ከም ምጥያስ’ዩ ዝሕሰብ – ዋላ’ውን ብዘይ ዝዀነ መትከሊ እግሪ። እታ ቃል ብጌጋ ግንዛበ ናብ ህዝቢ ስለ ዝተሓወሰት እምበኣር ካብ ሰራዊት ምፍናው ጥራይ ዘይኰነስ፣ “ኣጣይስዮ እንዶ፣ ቀይሕ ካርድ ሃብዮ” እናበላ መንእሰያት ክዛረባ ይስመዓ’የን። እዚ ምልውዋጥ ትርጕም እቲ ሓቀኛ “ምጥያስ” ኣብ ኤርትራ ስለ ዘይርአ’ዩ። ናይ ብዙሕ ሰብ ህርፋን ካብ ሰራዊት ምፍናው ጥራይ ስለ ዝዀነ ግን ንዕኡ ከም እግሪ ምትካል ገይሩ ይጽውዖ። መብዛሕትኡ ህዝባዊ ምልክታት ኤርትራ (ካብቲ ባኒ ኣብ ሰዓቶም እንተ ዘይወሲዶም ክውሰድ ወይ’ውን ‘ክህገር’ ምዃኑ ዝሕብር ብዓል ድኳን ክሳብ’ቲ ዝለዓለ ጽፍሒ መንግስቲ ሓባሪ ዘይኰነስ መፈራርሒ’ዩ።) “ነጠንቅቕ”፡ “ነተሓሳስብ”፡ “ተሓተትቲ ኣይኰናን”፡ ዝውቱር መዛዘሚ ቃላት ህዝባዊ ምልክታታት’ዩ። ምስ ግዜ እቶም ቃላት ናይ ምፍርራሕ ሓይሎም ይጐድል ጥራይ ዘይኰነስ ከም ተራ መላገጺ ዘረባታት ክውሰዱ ይጅምሩ። ነዚ ዘስተውዕል ኣካል መንግስቲ ድማ ካብኡ ዝዓቢ ስጕምቲ ክወስድ ግድን ይኸውን። ንኣብነት ኣብ 2003 ናብ ሳዋ ክወርዱ ዝተሓበሩ ምሩቓት ዩኒቨርስቲ ኣስመራ፡ ዳርጋ ኵላቶም ነቲ ዝወጽአ ምልክታ ሸለል ኢሎም ናብራኦም ይገብሩ ነይሮም። ድሕሪኡ ሚኒስትሪ ትምህርቲ ንዅላቶም እቶም ተጸዊዖም ናብ ሳዋ ዘይወረዱ ምሩቓት ኣስማቶምን ዝተማህሩሉ ክፍሊን ኣብ ጋዜጣ ሓዳስ-ኤርትራ ዘርዚሩ ኣብ ሓጺር እዋን ክወርዱ ኣጠንቂቑ ወይ ድማ ንወለዶም ኣፈራሪሑ። ንምርዓድ ዝዓለሙ ተረርቲ መሰል መግለጺታት ነቲ ከርዕዱዎ ዝሕለን ኣካል ፈጺሞም ከርክብሉ ስለ ዘይክእሉ፡ ኣብ መወዳእታኦም ነቲ ክሰምዖም ዝኽእል ኤርትራዊ ጥራይ’ዮም ራዕዲ ዝፈጥሩ። ንኣብነት ንፖሊሲ ኣመሪካ ኣብ ኤርትራ ዋላ’ውን ቀጠር ኣብቲ ዞባ ኣመልኪቱ ዝወጽእ መፈራርሒ፡ ክንዮ ነቶም ኣበገስቱ ተመሊሱ ፍርሒ ብምፍጣር ናብ ካልእ ከም ዘይበጽሕ ኣዳልውቱስ ኣይጠፍኦምን’ዩ። ብኸምኡ ከኣ’ዩ ስሕት ገለ እዋን ኣብ መንጎ ውጹእ ላግጺን ባዕለ-ምፍርራሕን ዝኸደ መግለጺታት ዝወሃብ። ንኣብነት፡ ኣብ መፋርቕ 2000’ት ንውዱብ ሕቡራት ሃገራት ዝኸስስ ተሪር መግለጺታት ይወጽእ ነይሩ። ኣብ ሓንቲ ካብተን መግለጺታት ንዋና ጸሓፊ ውድብ ሕቡራት ሃገራት (ናይቲ እዋን) ጋናዊ ኮፊ ኣናን ክጠቕሱዎ እነከለዉ፡ ደጋጊሞም “ኮፊ ዓናን” ይብሉዎ ነይሮም። እዚ ላግጺ’ዚ ክንዮ ተዛራቢ ቋንቋ ትግርኛ ዝኸይድ ትርጕም የብሉን። ብዘይካ’ቲ ብመንግስታዊ ኣካላትን መሓውራቱን ዝምራሕ ምምሽማሸ ቋንቋ፡ ከም ሳዕቤን ፍርሒን ነብሰ-ምክልኻልን ዳርጋ ንዅሉ ሰብን ነገርን በቲ ንቡር ስሙ ዘይኰነስ ብመረዳድኢ ቋንቋ’ዩ ዝዘራረብ። ወትሩ ኣብ ክትትል ጸጥታ ወይ ድማ ካልእ ክፈልጥ ዘይድለ ሰብ ከም ዘሎ ዝኣመነ ህዝቢ ኤርትራ ብምስጢር ምዝራብ ተላቢሱዎ’ዩ። ተለፎን እቲ ሰብ ኣበይ ከም ዘሎ ንምሕታት እምበር ዝዀነ ሓበሬታ ክትለዋወጠላ ዘይትኽእል መሳርሒ ተወሲዳ። ብተምሳሌት፡ ውክልናን ተዘዋዋሪ መገዲን ምዝራብ – ንድሕነት ተባሂሉ ዝማዕበለ ደኣ ይዅን’ምበር – ቀጥታዊ ምብህሃል ከይህሉ ዝጋርድ’ዩ። መግለጺታት ሽበራን ትርጕም-ኣልቦ ሓረጋትን ክስስኑ እንከለዉ እቶም እናሓደሩ ካብ መዝገብ ዝሕከኹ ዘለዉ ድማ ከም ብዓል፤ “ፍትሒ”፡ “ምርጫ”፡ “ሕርያ”፡ “ደሞክራሲ”፡ “ዕድላት”፡ “ማዕረነትን” “መሰልን” እዮም። . . . ዘቕረብኩዎ ኣብነታት ኣብ ትግርኛ ጥራይ ዝተሓጽረ ደኣ ይዅን’ምበር፡ ብሕልፊ’ኳ ኣብተን ናይ ጽሑፍ ደረጀአን ኣመና ዘይማዕበለን ማዕረኡ ድማ ፖለቲካዊ ኣምራትን ቃላትን ድሩት ዓቕሚ ዝጸንሐን ቋንቋታት ዝወርድ ዘሎ ሃስያ ንምግማቱ ኣየጸግምን።
አንጀሊና ጆሊ ኤግዚኪዩቲቭ ፕሮዲዩሰር የሆነችበትና ነሐሴ 28 ቀን 2006 ዓ.ም. ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች፣ ዲፕሎማቶችና የመንግሥት ባለሥልጣናት በተገኙበት በብሔራዊ ቴአትር ሊመረቅ የነበረው ድፍረት ፊልም፣ በፍርድ ቤት እግድ ከተቋረጠ በኋላ የይገባኛል ጥያቄ ማስነሳቱ ታወቀ፡፡ በአሜሪካ በሰንዳንስ ፊልም ፌስቲቫል ተሸላሚ ከሆነ በኋላ የፊልሙ በአዲስ አበባ መመረቅ በብዙዎች በጉጉት እየተጠበቀ ነበር፡፡ እንዲህ የተጠበቀው ፊልም ሊመረቅ በታሰበበት ዕለት ከአሥራ አምስት ደቂቃዎች በላይ ሊታይ አልቻለም፡፡ በብሔራዊ ቴአትር እየታየ ፌደራል ፖሊስ ደርሶ ሊያቋርጠው የግድ ሆኗል፡፡ አበራሽ በቀለ – ፎቶ: BBC ፊልሙ በእውነተኛ ታሪክ ላይ የተመሠረተ በመሆኑ የሚያጠነጥነው አስገድዶ የደፈራትን የ29 ዓመት ወጣት በገደለችው የ14 ዓመት ታዳጊ አበራሽ በቀለ (በፊልሙ ሒሩት) ሕይወት ዙሪያ ነው፡፡ ደፋሪዋ ሕፃኗን በጠለፋ ሊያገባትም ሙከራ አድርጐ ነበር፡፡ የኢትዮጵያ የሕግ ባለሙያ ሴቶች ማኅበር መሥራች የሆኑት ወ/ሮ መዓዛ አሸናፊ ጉዳዩን ሰምተው ጥብቅና ቆመውላት ራስን ለመከላከል በሚል በነፃ እስከተለቀቀችበት ጊዜ ድረስ፣ አበራሽ በግድያ ክስ ተመሥርቶባት ማረሚያ ቤት ነበረች፡፡ በአቶ ዘረሠናይ ብርሃኔ መሐሪ የተጻፈውና ዳይሬክት የተደረገው ይህ ፊልም በዚህ ዓመት በሰንዳንስ ፊልም ፌስቲቫል ተሸላሚ መሆኑን ተከትሎ፣ የታሪኩ ባለቤት በሆነችውና ፈቃደኝነቷን እንዳልተጠየቀች በምትናገረው ወ/ሪት አበራሽና የወ/ሮ መዓዛ አሸናፊ ወንድምና የታሪኩ ጸሐፊ ነኝ በሚሉት አቶ ፍቅሩ አሸናፊ ጥያቄ ተነስቶበታል፡፡ የፍርድ ቤት እግዱ እንደሚያሳየው በከሳሽነት የቀረቡት አቶ ፍቅሩ አሸናፊና ወ/ሪት አበራሽ በቀለ ሲሆኑ፣ ተከሳሾቹ ደግሞ አቶ ዘረሠናይ ብርሃኔ፣ ኃይሌ አዲስ ሥዕሎች ድርጅትና ትሩዝ ኤይድ ሚዲያ ድርጅት ናቸው፡፡ ክሱ እንደሚያስረዳው ድፍረት የተሰኘው ፊልም ተመርቆ ለሕዝብ ዕይታ ቢውል በከሳሾች ሞራላዊና ኢኮኖሚያዊ መብት ላይ የማይተካ ጉዳት ሊደርስ እንደሚችል በመገንዘብ፣ ፍርድ ቤቱ ፊልሙ ለሕዝብ ዕይታ እንዳይውል ወይም እንዳይመረቅ ጭምር እገዳ ጥሏል፡፡ በተጨማሪም በተከሳሾች ላይ ሊደርስ ለሚችል ኪሳራ ከሳሾች 50 ሺሕ ብር በዋስትና አስይዘዋል፡፡ ወ/ት አበራሽ እንደምትለው ፊልሙ በርሊን እስከተመረቀበት ጊዜ ድረስ ምንም ዓይነት መረጃ አልነበራትም፡፡ ከሰባት ወራት በፊት ግን አቶ ዘረሠናይን አግኝታው በፊልሙ ላይ ዕውቅና እንዲሰጣት፣ የተወሰነ ገንዘብም እንዲከፍላት እንደምትፈልግ ገልጻለት የነበረ ቢሆንም ይህ ሳይሆን ቀርቷል፡፡ የፊልሙ ሥራ የእሷን ደኅንነት ከግንዛቤ ውስጥ ያስገባ አይደለም በማለት የምትወቅሰው ወ/ት አበራሽ፣ ምንም እንኳ ሁኔታውን ለማስረዳት ብትሞክርም ከአቶ ዘረሠናይ በመጨረሻ ያገኘችው መልስ አዎንታዊ አለመሆኑን ትናገራለች፡፡ “ከተፈጠረው ነገር ጋር በተያያዘ የምኖረው ተደብቄ ነበር፡፡ ይኼ ፊልም ግን ታሪኩን እንደ አዲስ ቀስቅሶ የእኔንም የቤተሰቦቼንም ሕይወት አደጋ ላይ ጥሎታል፤” ትላለች፡፡ ወ/ት አበራሽ የደፈራትን ሰው ከገደለች በኋላ በኦሮሞ የእርቅ ባህል ጉማ መሠረት ቤተሰቦቿ ካሳ ከፍለው ነገሩ ተቋጭቶ ነበር፡፡ በስምምነቱ መሠረት እሷም ቀዬዋን ጥላ ለመውጣት ተስማምታ እንደነበር የምትናገረው አበራሽ፣ “በባህሉ መሠረት ሴት ገድላ ካሳ መክፈል አትችልም፡፡ ስለዚህም ወደ አካባቢዬ እንዳልመለስ የሟች ቤተሰቦች ያስጠነቀቁኝን በመስማትና ለቤተሰቦቼ ደኅንነት ስል ለዓመታት እዚያ ሳልደርስ ቀረሁ፤” ብላለች፡፡ ዘረሠናይ ብርሃኔ መሐሪ በአሁኑ ወቅት ጥቃት የደረሰባቸው ሴቶችን ለማገዝ የሚሠራ ሀረም በተባለ መንግሥታዊ ያልሆነ ድርጅት ውስጥ በመሥራት ላይ የምትገኘው ወ/ት አበራሽ፣ በሕይወቷ ብዙ ውጣ ውረዶችን እንዳሳለፈች ትናገራለች፡፡ የትውልድ ቦታዋ ቀርሳ አርሲን የለቀቀችው ወ/ት አበራሽ ሁለተኛ ደረጃ እስክትደርስ የኖረችው ቀጨኔ ሕፃናት ማሳደጊያ ውስጥ ነበር፡፡ ታሪኳ ተካትቶ በተሠራ ዘጋቢ ፊልም አማካይነት ታገኝ የነበረው ገንዘብ ኮሌጅ ስትገባ መቋረጡን ታስታውሳለች፡፡ ስለዚህም በነበረባት የገንዘብ ችግር የኮሌጅ ትምህርቷን ለማቋረጥ መገደዷን፣ ከዚያም ወደ ዱባይ እስከሄደችበት ጊዜ ድረስ በአንድ ትንሽ የፊልም ሲዲ ማከራያ ሱቅ ውስጥ መሥራቷን ለሪፖርተር ገልጻለች፡፡ አቶ ዘረሠናይ በተለያዩ መገናኛ ብዙኃን ላይ እንደተናገረውና አቶ ፍቅሩ እንደሚሉት ስለታሪኩ መጀመሪያ አቶ ዘረሠናይ የነገረው ለእርሳቸው ነው፡፡ ይህ የሆነው እ.ኤ.አ. በ2005 ሲሆን፣ አቶ ፍቅሩ እንደሚሉት የፊልሙ ሐሳብ የተወሰደው ከእሳቸው በመሆኑ ፊልሙን በጋራ ለመሥራት አስበው ነበር፡፡ “ከ2008 በኋላ አቶ ዘረሠናይ እኔን ለማናገር አልፈለገም፡፡ እንዲያውም ይደበቀኝ ጀመር፤” ይላሉ፡፡ የፊልሙን መሠራት ሲጠባበቁና ነገሮችን ሲከታተሉ እንደነበር፣ የአበራሽን ይሁንታም እንዳገኙ አቶ ፍቅሩ ይናገራሉ፡፡ አቶ ዘረሠናይ ግን ለእሷም ለእሱም የታሪኩ ሐሳብ ባለቤት እንደመሆኑ ዕውቅና ሳይሰጥ መቅረቱን ያስረዳሉ፡፡ “ያለሷ ታሪክ ፊልሙ አይሠራም ነበር፡፡ ባትደፈር፣ በጥንካሬ ደፋሪዋን ባትገድለው ኖሮ ታሪክ አይኖርም ነበር፤” ይላሉ አቶ ፍቅሩ፡፡ በፊልሙ ውስጥ ሌላ ባለታሪክ የሆኑትና በወቅቱ የ14 ዓመቷ ታዳጊ ጠበቃ የነበሩት ወ/ሮ መዓዛ አሸናፊ ለፊልሙ ዳይሬክተር ታሪካቸው በፊልሙ እንዲካተት ፈቃድ መስጠታቸውን ለሪፖርተር ገልጸዋል፡፡ ይህንንም ያደረጉት ታሪኩ በፊልም መሠራቱ የኢትዮጵያ ሴቶች የመብት ጥያቄን ያራምዳል፣ ስለጠለፋና ስለጥቃት ግንዛቤ ለመፍጠር ያስችላል በሚል እንጂ “የእኔ ታሪክ ይነገር” በሚል እንዳልሆነ ተናግረዋል፡፡ ለአበራሽ ጥብቅና በቆሙላት ጊዜ ከዚያም በኋላ አበራሽ በመኖሪያ ቤታቸው ተቀምጣ እንደነበር ቅርበትም እንደነበራቸው የሚያስታውሱት ወ/ሮ መዓዛ፣ ለረዥም ዓመታት ግን ከአበራሽ ጋር ምንም ዓይነት ግንኙነት ሳይኖራቸው እንደቆዩም ይናገራሉ፡፡ ከፊልሙ መሠራት በኋላ ግን የታሪካቸው በፊልም መሠራት ለአበራሽ የሚከፍተው የዕድል በር ይኖራል በሚል ማፈላለግ መጀመራቸው የሚናገሩት ወ/ሮ መዓዛ፣ ስለጉዳዩ በነገሯት መሠረት በመጨረሻ የኦሎምፒክ ሻምፒዮኗ ደራርቱ ቱሉ የአበራሽን ስልክ ቁጥር እንደሰጠቻቸውና እንዳገኙዋት ለሪፖርተር አስረድተዋል፡፡ መዓዛ አሸናፊ “ደውዬ ወደ አዲስ አበባ አስመጣኋት፡፡ አሁንም ያለችው እናቴ ቤት ነው፡፡ የእኔ ቤት ወጣ ስለሚል ነው እዚያ እንድትቀመጥ ያደረግኩት፡፡ ከመጣች ወደ ሰባት ወራት ገደማ ሆኗል፤” የሚሉት ወ/ሮ መዓዛ፣ ወ/ት አበራሽን አሁን እየሠራችበት ያለው መንግሥታዊ ያልሆነ ድርጅት እንድትቀጠር ያደረጉት እሳቸው እንደሆኑ አስረድተዋል፡፡ ወ/ሮ መዓዛ እንደገለጹት ወ/ት አበራሽ ወደ አዲስ አበባ እንድትመጣ ያደረጉት ፊልሙ ጀርመን በርሊን ውስጥ ሊመረቅ በተቃረበበት ጊዜ ነበር፡፡ ለታሪኳ ባለቤት ወ/ት አበራሽ በፊልሙ ሥራ ተሳታፊ ከሆኑት ግለሰቦች ሁሉ ቅርበት ያላት እርሷ እንደመሆኗ የታሪኳ ባለቤት ተጠቃሚነትን በሚመለከት ለወ/ሮ መዓዛ ጥያቄ ቀርቦላቸው በሰጡት ምላሽ፣ “መጠቀም እንዳለባት አምናለሁ፡፡ አቶ ዘረሠናይም በዚህ ያምናል፡፡ ይህን ለማድረግም በጣም ፈቃደኛ ነው፡፡ እሷም የምትጠብቀው ነገር አለ፡፡ ችግር የፈጠረው እንዴት በሚለው ላይ አለመነጋገር ነው፤” ብለዋል፡፡ ወንድማቸው አቶ ፍቅሩ አሸናፊም ፊልሙ ላይ ጥያቄ ማንሳታቸውን በሚመለከት፣ ወንድማቸውና የድፍረት ፊልም ዳይሬክተርና ከፕሮዲዩሰሮቹ መካከል አንዱ የሆነው አቶ ዘረሠናይ ምንም እንኳ የጓደኝነታቸውን ደረጃ መናገር ባይችሉም፣ ጓደኛማቾች እንደሆኑ ተናግረዋል፡፡ ወንድማቸው ስለ እርሳቸው ለጓደኛው አቶ ዘረሠናይ ሲያወሩ የፊልም ባለሙያ የሆነው አቶ ዘረሠናይም ታሪኩን ወደ ፊልም ለመቀየር ትልቅ ፍላጐት እንዳደረበትና የፊልሙ መነሻ እንዲህ እንደነበር፣ ከዚህ ውጪ ግን በወንድማቸውና በአቶ ዘረሠናይ መካከል ሌላ ጉዳይ ይኑር አይኑር የሚያውቁት እንደሌለ አስረድተዋል፡፡ ግጭቱ ቀላል እንደሆነ ስለዚህም በጣት በሚቆጠሩ ቀናት ውስጥ ይፈታል የሚል እምነት እንዳላቸው አክለዋል፡፡ የፊልሙ ዳይሬክተር አቶ ዘረሠናይ ብርሃኔ በእጁ ላይ ያለው የፍርድ ቤት እግድ ብቻ በመሆኑ ስለክሱ ዝርዝር ነገር ሳያውቅ በጉዳዩ ላይ ምንም ዓይነት አስተያየት መስጠት እንደማይፈልግ ለሪፖርተር አስታውቋል፡፡ የባለታሪኳ ወ/ሮ አበራሽ ፈቃድን ማግኘት አለማግኘቱን በተመለከተም አቶ ዘረሠናይ ምንም ማለት አለመፈለጉን ገልጿል፡፡ ጠበቃው ዓርብ ነሐሴ 30 ቀን 2006 ዓ.ም. ከሰዓት በኋላ የክሱን ቻርጅ ለማግኘት ፍርድ ቤት እንደነበሩና የክሱን ዝርዝር እንዳወቁ ለቀረቡለት ጥያቄዎች ምላሽ እንደሚሰጥ ገልጾ የነበረ ቢሆንም፣ ማተሚያ ቤት እስከገባንበት ዓርብ እኩለ ሌሊት ድረስ ከእሱ በኩል የተሰማ ነገር አልነበረም፡፡ የፊልሙ እግድ ለብሔራዊ ቴአትር ነሐሴ 28 ቀን 2006 ዓ.ም. አሥራ አንድ ሰዓት ላይ መድረሱን ከሳሾች ቢጠቁሙም፣ የቴአትር ቤቱ ዋና ዳይሬክተር አቶ ተስፋዬ ሽመልስ እግዱ የደረሰው አሥራ አንድ ሰዓት ከሃያ አምስት ላይ እንደነበር ለሪፖርተር ገልጸዋል፡፡ እሳቸው እንዳሉት እግዱ በደረሰበት ወቅት 1,200 ያህል እንግዶች አዳራሹ ውስጥ ገብተው ነበር፡፡ ከእነዚህ ውስጥ አሥር ያህሉ አምባሳደሮችና ባለሥልጣናት ነበሩ፡፡ በአሳጋጆቹ በኩል የነበረው አቀራረብ አስቸጋሪ ስለነበርና በሌላኛውም በኩል ፊልሙን ለማቋረጥ ያለመፈለግ ነገር ስለነበር፣ በአጋጣሚው የአገር ገጽታ እንዳይበላሽ በጥንቃቄ ለመያዝ ቴአትር ቤቱ የተለያዩ ጥረቶችን አድርጓል ብለዋል፡፡ “የፍርድ ቤት ትዕዛዝ ይከበራል፡፡ ይህ ምንም ዓይነት ጥያቄ የለውም፡፡ ነገር ግን በሁሉቱም በኩል የነበረው ነገር ወደ ግጭት የሚያመራ ዓይነት ስለነበር ነገሩ በሰላም እንዲፈታ ፖሊስ ጠርተናል፡፡ ምክንያቱም እኛ ያለን የፀጥታ ኃይል ያን ማድረግ አይችልም ነበር፤” ሲሉ አቶ ተስፋዬ የነበረውን ሁኔታ አስረድተዋል፡፡ (ምንጭ: ሪፖርተር ዜና)
ናይ ኣሜሪካ ፕረዚደንት ዶናልድ ትራምፕ ሃሳይ ኢሎም ዝፀውዕዎ ሓዱሽ ፋይናንሳዊ እገዳ ኣብ ልዕሊ ኢራን ኣንቢሮም።እቲ እገዳ ብፍላይ ንናይታ ሃገር ሃይማኖታዊ መራሒ ኣያቶላህ ዓሊኻመኒ ዒላማ ዝገበረ ምዃኑ ተገሊፁ’ሎ። እዚ ስጉምቲ ዝውሰድ ዘሎ ኣብ መንጎ ክልቲአን ሃገራት ወታደራዊ ረፅሚ ከጋጥም እዩ ዝብል ስኽፍታታት እናዓበየ ኣብዝኸደሉ ዘሎ እዋን እዩ።ሰበስልጣን ኣሜሪካ ኢራን ኣብ ሆርሙዝ ስትሬትስ ንክልተ ነዳዲ ዝፅዓና መራኽብ ኣጥቒዓ ክብሉ ኸሲሶምዋ፣ቴህራን ግን ኣይውዓልኩሉን ክትብል ነፂጋቶ።ኢራን ኣብ ዝሓለፈ ሰሙን ንናይ ኣሜሪካ ሰብ ኣልቦ ነፋሪት ድሮን ወቒዓ ከምዘውደቐት ዝዝከር እዩ። ፕረዚዳንት ትራምፕ ኣብ ዝሓለፈ ሓሙስ ኣብ ልዕሊ ኢራን ክፍፀም ሒዞምዎ ዝነበሩ ሕነ ናይ ምፍዳይ መጥቓዕታት ኣብ ናይ መወዳእታ ደቓይቕ ሰሪዞምዎ።ብመሰረት ዜናታት ኣሜሪካ ግን ትራምፕ ኣብ ዝሓለፈ ሓሙስ ኣብ ልዕሊ ናይ ኢራን ስርዓተ-ኮምፒተራት ጉጅለ ስለያን መቆፃፀሪ መወንጨፊ ሚሳይላትን ኢራን ናይ ሳይበር መጥቓዕቲ ክፍፀም ምእዛዞም ተፈሊጡ’ሎ። ዕለታዊ ፈነወ ድምጺ ኣመሪካ 26/11/2022 ፈነወ ትግርኛ ቀዳም ድምጺ ኣሜሪካ ፈነወ ቛንቛ ትግርኛ ካብ ሶኑይ ክሳብ ሰንበት ይፍነው። ፈነወ ቛንቛ ትግርኛ ካብ ሶኑይ ክሳብ ዓርቢ ብዕለታዊ ዜና ይጅምር፥ እዋናዊ ጉዳያትን ሰሙናዊ መደባት'ውን የጠቓልል ።ቀዳምን ሰንበትን ኣብቲ ሰሙን ዝተፈነው መደባት ብምድጋም ፈነወ ቛንቛ ትግርኛ ይኻየድ።
በቤኒሻንጉል ጉምዝ ክልል መተከል ዞን ማንዱራ ወረዳ ትናንት ከሰዓት በኋላ በተፈፀመ ጥቃት ከአምስት ሰዎች በላይ መገደላቸውን የክልሉ ፀጥታና ሰላም ግንባታ ቢሮ አስታውቋል። ነቀምት — ጥቃቱን ተከትሎ 11 ሰዎች ቆስለው በፓዌ ሆስፒታል የህክምና ድጋፍ እየተደረገላቸው መሆኑን የቢሮው ኃላፊ አቶ አበራ ባየታ ለቪኦኤ ገልፀዋል። “ጥቃቱ የተፈፀመው የገነተ-ማርያም ቀበሌ ምክትል ሊቀመንበር ባለፈው ቅዳሜ ባልታወቁ ሰዎች በጩቤ በመወጋታቸው ነው” ያሉት የቢሮው ኃላፊ የርሳቸው ዘመዶች አፀፋውን ለመመለስ የፈፀሙት ጥቃት መሆኑን እንደሰሙ ተናግረዋል። ጥቃቱ “የቆዳ ቀለምን ለይቶ የተፈፀመ ነው” የተባለውም ሃሰት እንደሆነ ገልፀዋል። አሁን “በቀበሌውም በወረዳውም የመንግሥት የፀጥታ ሃይሎች በመግባታቸው መረጋጋት ተመልሷል” ያሉት ሃላፊው ጥቃት ፈፃሚዎቹ ግን አለመያዛቸውን። ባለፈው ሁለት ሳምንት በዳንጉር ወረዳ 57 ሰዎች መገደላቸውን ያስታወሱት አቶ አበራ በአማራ ክልል ጃዊ ወረዳም ከሁለት ወር በፊት ታጣቂዎች ብዙ ሰው መግደላቸውን አመልክተዋል። ጥቃቱ በድንገት የተፈፀመ መሆኑን አቶ አበራ ጠቅሰው ችግሩ እንዳይባባስ ከአማራ ክልላዊ መንግሥት አመራር ጋር እየተወያዩና አብረውም እየሠሩ መሆናቸዋን ገልፀዋል። የተቋቋመው የማዘዣ ማዕከልም ሥራውን አጠናክሮ እንደሚቀጥል ተናግረዋል። ቀድም ሲል በተፈፀሙ ጥቄቶች የተጠረጠሩ ከ16 በላይ ሰዎች መያዛቸውን ኃላፊው አመልክተው በማኅበራዊ መገናኛ የሚተላለፉ መረጃዎች በጣም የተጋነኑ በመሆናቸው ኅብረተሰቡ መረጃዎችን ከእውነተኛና ታማኝ ምንጮች እንዲፈልግም መልዕክት አስተላልፈዋል።
ካብ 25 ጥቅምቲ ጀሚሩ ኣብ 30 ጥቅምቲ ኪዛዘም ተመዲብሉ ዝጸንሐ ኣብ ከተማ ፕሪቶርያ ናይ ደቡብ ኣፍሪቃ ዝካየድ ዘሎ ዘተ ሰለም ኢትዮጵያ ክሳብ ዝመጽ ረቡዕ 2 ሕዳር ክቕጽል ምዃኑ ተሓቢሩ። ንምዕባሌታት እቲ ኣብ ዕጹው ማዕጾ ዝቃናዕ ዘሎ ዘተ ብዝምልከት እኹል ሓበሬታ ዛጊት ከምዘየለ ዝሕብሩ ጸብጻባት፣ ኣብ ስምምዕ ክብጸሓሎም ተስፋ ዝተነብረሎም ነጥብታት ገና ብዘይምስኻዖም እቲ ዘተ ክናዋሕ ከምተደልየ እዮም ዘረድኡ። ኣብ’ቲ ኣፍሪቃዊ ሕብረት ከም ሞንጎኛ ፣ ፍሉይ ልኡኽ እቲ ሕብረት ንቀርኒ ኣፍሪቃ ኦሊሴጎን ኣበሳንጆ፡ ፕረዚደንት ኬንያ ነበር ኡሁሩ ኬንያታ ፡ ምክትል ፕረዚደንት ሚኒስተር ደቡብ ኣፍሪቃ ዝነበረት ምዚለ ማላምቦ-ናኩክ ድማ ከም ኣዛተይቲ ዝዋስእሉ ዘለዉ ዘተ፣ ኢጋድ ፡ኣመሪካን ኤሮጳዊ ሕብረትን እዉን ብመንገዲ ወኪላት ከም ተዓዘብቲ ይሳተፉ ከምዘለዉ እዩ ዝንገር። ፈደራላዊ መንግስቲ ኢትዮጵያን ክልላዊ መንግስቲ ትግራይን በብወገኖም ዘቐመጥዎም ቅድመ-ኩነትታት እቲ ዘተ ሰላም ኣብ ፈላሚ እግሩ ዝጭበጥ ዓወት ክህልዎ ከምዘጸግም ብዝተፈላለዩ ወገናት ክእመት ዝጸንሐ ኮይኑ፣ ተወሲኾም ዘለዉ መዓልታት ነቲ እመታ ዘረጋግጽ ኮይኑ ኣሎ። ኣብ’ቲ ዘተ ንመንግስቲ ኢትዮጵያ ዝዉክሉ ከም ሚኒስትሪ ፍትሒ ዶክተር ጊደዎን ጢመቲዎስ ፣ ኣማኻሪ ሃገራዊ ድሕነት ንቀዳማይ ሚኒስተር ኣምባሳደር ሪድዋን ሑሴን፡ ዳይሬክተር ኤጀንሲ ሓበሬታን ድሕነትን ተመስገን ጥሩነህ፣ ሓላፊ ድሕነት ሓበሬታ ሰራዊት ምክልኻል ሌ/ጀነራል ብርሃኑ በቀለ፣ ምኽትል ርእሰ ምምሕዳር ኣምሓራ ጌታቸው ጀምበርን ኣምባሳደር ሓሰን ዓብዱልቃድርን ዝበሉ ኮይኖም ፡ ብወገን ክልላዊ መንግስቲ ትግራይ ኣቶ ጊታቸዉ ረዳን ኣባል ማእከላይ ኮማንድ ሰራዊት ትግራይ ጀነራል ጻድጋን ገብረትንሳኤ፣ ኣምባሳደር ወንድሙ ኣሳምነዉ፣ ዶክተር ፍሰሃ ሃብተጽዮን፣ ተወልደ ገብረትንሳኤ፣ ካሳ ገብረዮሃንስን ኣሰፋ ኣብራሃን ምዃኖም ይፍለጥ። ኣብ ወተሃደራዊ ሜዳ ገዚፍ ዓወትን ጸብለልታን ኣረጋጊጸ ኣለኹ ዝብል መንግስቲ ኢትዮጵያ ፣ ኣብ’ቲ ዘተ ናይ ተሰማዕነት ጽልዋ ሒዙ ይቐርብ ከምዘሎ እዮ ናይ ቀረባ ተዓዘብቲ ዝሕብሩ። ሓይልታት ትግራይ ዕጥቆም ከውርዱን ብሕገ መንግስቲ ኣታ ሃገር ኪቕየዱን ዝብሉ ተረርቲ ነጥብታት፡ መንግስቲ ኢትዮጵያ ከይተወላወለ ዘቕርቦም ጠለባት ከምዝኸዉን እዉን ይግመት። እቲ ዘተ መሰረት ነባሪ ፍታሕ ኪኸዉን ተኽእሎ የብሉን ዝብሉ ገለ ወገናት፣ ኣብ’ቲ ኲናት ዘይነዓቕ ተራን ጽልዋን ኣስሚራ ዘላ ኤርትራ ካብ’ቲ ዘተ ምግላላ ከም ቀዳማይ ጠንቂ ዘልዕልዎ እዩ። ኣመሪካ ነቲ ዘተ ንምምላኽ ቀጻሊ ጸቕጥታት ኣብ ልዕለይ ትገብር ኣላ ዝብል መንግስቲ ኢትዮጵያ ፣ ከም ተዓዘብቲ ተረኺቦም ዘለዉ ወከልቲ መንግስቲ ኣመሪካ ንነጥብታት እቲ ዘተ ኣብ ምጽላዉን ምጥምዛዝን ይሰርሑ ምህላዎም ዝሓለፈ ሰሙን ከሲሱ ነይሩ።
ለዘመናት ሲያሰቃይ የነበረው የኢትዮጵያ ህዝብ፣ ወራሪ ወያኔን በአመጽ አፍረክርኮ፣ አንተንና መሰሎችህን ስልጣን ሲያስጨብጥ፣ ፈንጥዟል። ክስተቱ የመለኮት ስራም ነው ያሉ የዋሆች ነበሩ። በተለይ አንተንና ለማ መገርሳን፣ ሲያወድሱ የነበሩት ጥቂት አልነበሩም። ባደባባይ ትናገሩ የነበረው፣ ህዝብ ሊሰማ የሚፈልገውን ስለነበር፣ ያልታጠቀን ህዝብ ደም፣ በግፍ ካፈሰስው ኦነግ፣ የምትለዩ መስሎታል። በህዝብ አመጽ ልስልጣን በቅተህ ፣ በግፍ የታሰሩን በማስፍትታትህ፣ ህዝብ ተደሰተ። ግን እመነት የጣለብህ፣ በከንቱ እንደሆነ ፣ ያለፉት ሁለት ሶስት ወራት ክስተቶች ያመለክታሉ። ለነገሩ፣ የግንዛቤ እጥረት ካልሆነ በስተቀር ፣ የስራዐት እንጂ የሹማምንት መቀያየር እርባና እንደሌለው በተረዳ ነበር። ስልጣን ከያዝክ ጀምሮ ፣ ያንተም ሆነ የባለሟል ኦርሞዎች ማንነት ፣ ይፋ ሆኗል። የሰሞኑ የመግስትህ ድርጊት ግን ፣ በእትዮፕያውያን ላይ ጦርነት እንዳወጅክ ግልጽ ነው። ‘’ጅብ እስኪነክስ ያነከስ’ ‘እንዲሉ፣ ያንተና የለማ፣ አማላይ ቃላት ፍሬከርስኪነት ግልጽ ነው። ድርጊታችሁ፣ ከጅብ ትክክለኛ ባህርይ ፣ ያመሳስላችኋል። ላብነት ከዚህ የሚከተሉትን እንዘርዘር። ‘አደባብሰው ቢያርሱ በአረም ይመለሱ’ ትላንት በወለጋ አያሌ ባንኮች፣ ኦነግ በተሰኘው የኦሮሞ ቡድን ሲዘረፉ ፣ ንጹሃን ሲፈጁ፣ መንግስት እያንደላቀቀ ሆተል የሚያኖረው አዛዣቸውም ሆነ ፣ ከምንዝሮቹ ፣ አንድ ሰው ተይዞ ለፍርድ አልቀረበም ። በርካታ ሚሊየን የህዝብ ገንዘብ ተዘርፎ ሳንቲም አልተመለሰም። አንድ ሚሊየን ህዝብ ሃረርጌ ሲባረር፣ ወደተወለደበት ከመመለስ ይልቅ፣ የኦሮሞን ቁጥር በአዲስ አበባ ለማግዘፍ በሚመስል መልክ፣ አዲስ አበበ እየሰፈረ ነው። እንግዲያው ገጠርና ቆላማ በሆነው ሃረር፣ በእርሻና ከብት ርቢ ይተደደር የነበረውን ህዝብ፣ መልሶ፣ ባገሩ ማቋቃም ሲገባ፣ አዲስ አበባ ማስፈሩ ለእኩይ አላማ መሆኑ ግልጽ ነው። የስራ እድል በሌለበት ፣ ነባር ነዋሪዎች በመብራት፣ የውሃ ችግር ሲሰቃዩ፣ የአማራና የሌሎች ዜጎችችን ቤቶች፣ ለገዳዲና ለገላፍቶ በግፍ እያፈረሱ፣ ከሃረር ኦሮሞዎችን ማስፈር ፣ አንተም ሆንክ፣ ቡድንህ ከመጠየቅ አይድንም። ከወራት በፊት፣ በትግራይ ድንበር ላይ የነበረ ሰራዊት ወደ ማህል አገር በመንቀሳቀስ ላይ ባለበት ግዜ ደጋግሞ ታግቷል። ለቀናት መንገዱን በዙጉበት ዜጎች አንዲት ጥይት አልተተኮሰም። ይህም ተገቢ ነበር። ግን ይህ በሆነ በሳምንት ግዜ ፣ ጎንደር አካባቢ ይሀው ኢትዮጵያ ሰራዊት ፣ 29 ሰላማዊ ሰልፍ የወጡን አማሮችን በግፍ በጥይት ደብድቦ 9 ውድያው ገድሏል። የወያኔን የመንገድ ስራ ድርጅት ተሽከርካሪዎች በፍርድ ቤት ማዘዣ ለመፈተሽ፣ ሰላማዊ ሰልፍ ላይ በነበሩ አማሮች ፣ የጥይት ናዳ ያወረደባቸው የወያኔን ግል ድርጅት ያጀበ ሰራዊት ነው። በትግራይ ውስጥ ጠጠር ሳይወረወር፣ በአማራው ላይ ጥይት ያዘነበው ሰራዊት የጦር አበጋዝ፣ ለዎያኔ ያደረ ምርኮግኛው ኦሮሞ መሆኑን ልብ ይሏል። የድንበርን ውዝግብ ይፈታ ዘንድ በሚል ምርህ፣ በተቋቋመው ቡድን ፣ በሃይል የወልቅይትና ራያን ወደ ትግራይ የከለለውን የወያኔ የቀድሞ መሪ ሳይቀር አካተሃል። በዋኔና ኦነግ የተጠነሰስ ህገንግስት ሳብያ፣ ወሎን፣ ሸዋን ቆራርጦ ኦሮምያ ለተባለው ግዛት ለደለደለውና ለበርካታ ሚሊዎን አማራ እልቂትም ሆነ፣ ባገርቷ ለደረሰው መከራ ከሚጠየቁት መሃል አንዱን፣ ነጋሶ ጊዳዳን ጭምር ሰይመሃል። ለድንበር ዳኝነት ያሰባስብካቸውን አላማውን የሚዋጅ ስብዕና የሌላቸውን ጭምር ናቸው። ግማሹ ከኦሮሞዎች ናቸው። ያንን አጥፊ ሰነድ ሽሮ ፣ በኢትዮጵያውያን ፈቃድ ህግ_መንግስት ከመቅርጽ ይልቅ “የአይጥ ምስክሯ ድንቢጥ” እንዲሉ ሆኗል። በ 1440 ግድም፣ በግፍ አንድን ቄስ የገደለ ልጁን፣ በፍትሃነገስት ህግ መሰረት፣ በስቅላት የቀጣው አጼ ዘራዐያዕቆብ የነገሰባት ኢትዮጵያ ፣ ከግማሽ ምዕት ዐለም በኋላ ፣ እንዲህ የወረዳ መውረድ፣ “እሪ በይ” ኢትዮጵያ ያሰኛል። በመጨረሻ፣ የባለቤትነት ህጋዊ ሰነድ ያላቸውን ሰዎች ቤቶች፣ ከማፍረስ የባሰ የጦርነት አዋጅ የለም። በለገዳዲና ለገጣፎ ፣ መሬቱን የቸበቸቡ የኦሮሞ ሹማምንትና አፍራሽ ግብረሃይል፣ እንደወራሪ ጦር ፣ ቤቶቹን ሲያፈርሱ፣ ኡኡ ፣ ይሉ የነበሩን ባለቤቶች ‘መጤ’ በማለት እየተሳደቡም፣ነበር። እነኝህ ለህግም ሆነ፣ ለስረአት ባይተዋር የሆኑ፣ የኦሮሞ ሹማምንት፣ ‘መጤ’ የሚሉት ያን የፈረደበትን አማራ ብቻ አደለም። ከድፍን ኢትዮጵያ የመጡ ወገኖቻችን ሁሉ ነበር። ይህ የፈሪዎችና ፣ የአይምሮቢስ ኦነግ ልሂቃን ድርጊት፣ የጨዋና የደጉ ኦሮሞ ህዝብ ሊያውግዘው ይገባል። ይህ ግፍ ከቀጠለ፣ የኦሮሞን መንግስት ወረራ የማይቋቋም አይኖርም። የኢትዮጵያውያን ለአንድ ትውልድ፣ የግፍ ግፍ የፈጸሙባቸውን የወራሪ ወያኔዎች ቡድን ሲፍረከረክ ፣ ህዝቡ ስራዐቱ የተገረሰሰ መሰሎት ነበር። ከጅምሩ፣ ረዥም እድሜውን በወያኔ ሞግዚትነት እንዳንተ ላደገ ዜጋ፣ ለኢትዮጵያዊነት ባዕድ ሊሆን ይችላል። የኢትዮጵያን ጥንታዊነት፣ ተረትና ፣ የቅርብ ግዜ ፈጠራም እንደሆነች ሲሰማ ለኖረ ፣ በወያኔው ግብረ፟_አበር በኦነግ ትርክት ፣ ‘ምንሊክ 5 ሚሊየን ኦሮሞን ፈጅቷል’፣ ‘የሴቶች ጡት ቆርጧል’፣ እየተባሉ በደረቅ የሃሰት ታሪክ ለተጋቱ ኦሮሞ ሹምምንት፣ ይህ የተፈጸመው ግፍ ፣ ከመጤፍ አይቆጠር ይሆናል። የአቢይና ለማ ማንነት ከዚህ አይዘልም። ‘’ከወርቁ’ የትግሬ ነገድ ‘የተፈጠረኩ ነኝ’ ይል የነበረውን አለቃህን ቃል መቀሌ ሄደህ፣ እንደበቀቀን፣ ስትደግም፣ ያልተቸገርክ አንበሳ ነህ። ባንጻሩ አሜሪካ በሄድክበት ወቅት፣ አለም ያወቀውን ጸሃይ የሞቀውን ፣በአማራ ላይ የተፈጸመ የዘር ፍጅት፣ በአደባባይ የካድክ ጎበዝ ነህ። በአኖሌው የጥፋት ሃውልት ግንባታ፣ ግዙፍ ተሳትፎ እንደነበረህ አይካድም። በሃሰት ትርክት በተመሰረተ ወንጀል፣ ያልታጠቀ፣ያልጠረጠርንራ እልቆ መሳፍርት የሌለውን አማራ እልቂት ያስከተለን ሃውልት፣ ከመቅጽበት መናድ ሲገባህ፣ አስካሁን ተገትሯል። ስልጣን እንደያዝክ ኦሮምያ በሚባለው የደባ ክልል የሚኖረውን 15 ሚሊዎን ህዝብ ፣ ሰቆቃ ፣ቀጥለህበታል ። በአማርኛ እንዳይማር፣ እንዳያስተምር ፣ በመንግስት ተቋማትም እንዳይገለገል የሚያደርገውን ፣የግፍ እግድ እንኳን አላነሳህም። ከዚይ ይልቅ፣ ኦሮሞ ያልሆኑን ኢትዮጵያውያን ህጋዊ ቤቶች ማስፈራረስ፣ ለም እንዳጣደፈህ ፣ አንድ ቀን የምትጠየቅበት ጉዳይ ነው.። አንድ በሰሞኑ ለገጣፎ ቤቷ የፈረሰባት እናት፣ ያንተን ከኤርትራን ጋር እርቅ የመሻት ስብዕና ፣ እትዮጵያውያንን በግፍ በመፈንቀል ጭካኔህ ስትገልጽ በእንባ ነበር። ለበድ ስደተኛ የሚሳሳ መንግስትህ፣ በእትዮጵያውያን ላይ ይህን ግፍ መፈጸሙ፣ ይቅር አያሰኝም። ይህ ኦሮምያ በሚሉት መስተዳደር የተጧጧፈው ፣ የሌሎችን ዜጎች በህግ የተሰሩና ፣ ለአመታት ይገበርባቸው የነበሩን መኖርያ በቶችን ፣ የማፍረስ ዘመቻ ፣ ያንተንም ሆነ ፣ የምትወክለውን ህዝብ ስነልቦና ምንነት ፍንትው አድርጎ ያሳያል። ኢላማ የተደረጉት የከተማዋ አብዛኛ ነዋሪ የሆነው ፣ በህግ ከለላ የሚፈጀውና የሚፈናቀለው አማራ ብቻ ሳይሆን፣ ከተለያዩ ቦታዎችህ የመጡ ነባር ኢትዮጵያውያን ናቸው። ‘ትኩስ እረሳ፣የደረቀን አስነሳ’ ይባስ ብለህ ፣ የሽዎችን ኢትዮጵያውያንን ቤቶች አፍርሶ ወገኖቻችንን ለቀን ሃሩር፣ ለሌሊት ቁር መዳረግህ፣ መልዕክቱ ግልጽ ነው። ልክ በፋሽስት ጣልያን ግዜ ተሞክሮ እንደከሸፈው ሁሉ፣ ህዝብ ሊያፋጅ መቻሉን አትስተውም። ደግነቱ የሸዋ ኦሮሞ፣ በወገኑ አማራውም ሆነ ለሌሎች፣ አጋር ወንድምነቱን በመግለጽ፣ ልዕልናውን ዛሬም አስመክሯል። የአቢይ መንግስት ግን ‘ትኩስ እሬሳ፣የደረቀውን አስነሳ’ አስኝቶናል። የኦሮሞው መንግስት ድርጊት፣ የትላንቱን የከፋውን አባጆቢርና፣ መሰሎቻቸው፣ በወለጋ ፣ በኢሉባቦር፣ በሃረር ፣በጣልያን ሃይ ባይነት፣ የተፈጁትን፣ ያልታጠቁ አማሮች ሰቆቃ ያስታውሰናል። ዛሬ መሳለቂያ ባደረጋቸው ‘አዲስ አበባን የኦሮሞ ናት’ የሚለው ቅዠት፣ የሚናውዙት ፣ የኦሮሞው መንግስት ሹማምንት ቡድን ፣ አቅም ቢኖረው፣ ከፋሽስቱ ወያኔና፣ ከጣልያን ያልተለየ ግፍ ባማራውና በሌሎች ወገኖች ከመፈጸም አለመመለሱን ግልጽ ነው። ባለማወቅ እንጅ፣ ‘የቸገረው እርጉዝ ያገባል’ ሆኖ ነው እንጂ”‘ ባንተ ተስፋ የጣለው፣ የስራዐት እንጂ አንትን መሰል መለዋወጡ እርባና እንደሌለው በተረዳ ነበር። የጭካኔ ዘመቻህ ፣ ያንተም ሆነ የባለሟል ኦርሞዎች ማንነት፣ይፋ ማድረጉ እሙን ነው። የአዲስ አበባን በረራነት አትስተውም። በትንሹ የ 1500 ዘመናት በፊት ፣ የአማራ፣ የጉራጌና ጋፋቶችና ሌሎችም ኢትዮጵያውያን ከተማ መሆኗን አታውቅም አይባልም። ነባርቹ ኢትዮጵያን እንክዋን ፣ ‘የኛ ብቻ ከተማ ናት’ ብለው አልቀለሉም። ማንኛውም ነገር ገደብ አለው። ያንተን አመራር ጨምሮ። ዛሬ አንተ የምትመራው በሚመስለው የወያኔ መንግስት ፣ የሚፈጸመው ግፍ አንድ እና ሁለት የለውም። ያለአንዳች ሃፍረት፣ ይሉኝታ፣ ፈሪሃ እግዚብሄር፣ ህዝብን ለርስበርስ ለጦርነት የሚገፋፋ ድርጊት መፈጸሙን መገንዘብ የሚሳንህ አይመስልም። ምናልባትም ፣ ያላዋቂ ትዕቢት ገፋፍቶህ ይሆናል። ተሳስትሃል። ስለዚህ አንድ ነገር ልብ አድርግ። አግባብ ያልሆነ ተግባር አያዋጣም። ዛሬ የሚፍጸመው ግፍ ፣ ዋጋ ማስከፈሉ አይቀሬ ነው። እዳው ከባድና ከነአራጣው መከፈል ስለሚኖርበት ። አበው ‘አደባብሰው ቢያርሱ በአረም ይመለሱ’ እንዲሉ። ከመቅጽበት ይህንን የህዝብ ሰቆቃ ካላቆምክ፣ የተፈጥሮ ህግ ነውና፣ የተገፋው ይነሳል። የፈላ ሲገነፍል፣ ብዙ መዘዝ ይኖረዋል። በመጨረሻ፣ የግራኝን ወደር የለሽ ገድል በመጥቀስ ልሰናበት ። ጥሎበት እንደ ወያኔና፣ የባቶቻቸው ጌታ ጣልያን፣ ግራኝም አማራውን እጅግ ይፈራው ነበር። ስለሆነም ፣ ሃይማኖት ሳይለይ፣ እስላሙንም ክርስቲያኑንም አማራ ፣እኩል ነበር ይፈጀው የነበረው። አንዳንድ ያማራ ስፍራዎች ፣ ከአስሩ ነዋሪ፣ አንድ ብቻ የተረፈበት ግዜ ነበር። ዛሬ ኦነግ፣ የወያኔን አማራውን የማጥፋት ዘመቻ ፣ አግጥጦና አፍጥጦ የቀጥለ ይመስላል። በሁለቱ ጣምራ ጦር የተፈጀው ህዝብ፣ ሂትለር ከፈጃቸው አይሁዶች ቁጥር ይበልጣል። ግን ግፍም እንደ ህያው ፣ እድሜ አለው። ዘለቄታ አይኖረውም ። ይቅናህ!! ___ ማስታወሻ:በዚህ ጽሁፍ ላይ የተንጸባረቁ ሳሃቦች የጸሃፊውን/የጸሃፊዋን እንጂ የድረገጹን አቋም አያንጸባርቁም። ነጻ አስተያየት ወይንም ሃሳብ በዚህ ድረ ገጽ ለማውጣት ጽሁፍዎትን በ info@borkena.com ይላኩልን።
መስቀል ንሰይጣን እነጥፍኣሉ ምሳር እዩ። ርእሲ ኣጋንንቲ ዘፍርስ ሰይፊ እዩ። መስቀል ርኹሳት መናፍስቲ እንወገኣሉ ናይ እሳት አውታር እዩ። ብምባል ሊቅ አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ ይገልጾ። ሰማዕቱ ቅዱስ ዮስጢኖስ ሰማየ ሰማያት ተወሲዱብዛዕባ መስቀል ዝረኣዩ ፡ ምሥጢር ከምዚ ብምባል ይገልጾ። " ኣንታ ሰብ ሓንሳብ እስከ ብምስትውዓል ሕሰብ ኩሉ ናይ ዓለም ተግባር ብዘይ መስቀል ይትግበርዶ ይኸውን፧ እቲ ሰፊሕ ባሕሪ ብዘይ እዚ ናይ ድኅነት ምልክት ኣይስገርን እዩ። ቅርጺ ሰብ ቅርጺ መስቀል እዩ። ኣዕዋፍ ቅርጺ መስቀል ሰሪሖም እዮም ኣብ ሰማይ ዝነፍሩ። ንመስቀል ዝኽሕዱ ሰባት ንገዛእ ርእሶም ሰብ ኣይኮናን ኢሎም ዝኸሓዱ ሰባት እዮም ዝመስሉ። ምኽንያቱ ሰውነቶም ዝተኣመነሉ ኣካላቶም ምልክት መስቀል ብምሥርሑ እዚ ብምርኣይ ማዕረ ክንደይ ክድነቁን እዚ ምውናኖም ተረዲኦም ከኽብርዎ ኣብ ክንዲ ዝግባእ፣ ዘይምርዶም እዩ። ኣዕዋፍ ኣብ ሰማይ ንኽነፍሩ ግድን ቅርጺ መስቀል ክሠርሑ ኣለዎም። እዚ ዘረድኣና እግዚአብሔር በዚኦም ፍጥረታት ኣቢሉ ፍኖተ መስቀል ክንስዕብ ከምዝግበኣናን ክምህረናን ኸረድኣናን ኢሊ እዩ። ንገዛእ ርእስና ምርኣይ ካብ ዘይኸኣልና ንኣዕዋፍ ሰማይ ብምርኣይ መስቀል ኣብ ኩሉ ሕይወት ንጉዑዘና ዝመርሕ ከምዝግባእ ይነግረና ። ከም ክንፊ ካብዛ ዓለም በሪሩ ናብ ሰማያት ንምምሳጥ ዘገልግል ዓቢ ምልክትና እዩ። ብዘይ መስቀል ናብ ሰማይ ምድያብ ኣኽእሎዊን የብልናን። መስቀል እንታይ መሳልል መደየቢና እዩ። መስቀል በሪ መገዲ ሕይወት እዩ፣ ናይ ዕረፍቲ መሰጋገሪ እዩ፣ ሰላም ዝተጻሕፈሉ መጽሓፍ ፣ ፍቅሪ ዝተሓትመሉ ዕጽ እዩ። መጽሓፍ ከምዝነግረና ኣብ ውሽጢ ገነት ዕጸ ሕይወት ዝተባህለት ኦም ኣላ፣ እዚኣ ኦም ብናይ ገነት ኣእዋም ዝተኸበት እያ። እዚኣ ኦም ከኣ ብርግጽ ጐይታና መድኃኒና ኢየሱስ ክርስቶስ ዝተሰቅለላ እንተዘይኮይና እንታይ ክትከውን ትኽእል። ራእይ.4፣4። “ ኣብ ዙርያ እቲ ዙፋን ከኣ ዕስራን ኣርባዕተን ዝፋናት ኣብቲ ዝፋናትውን ጻዕዳ ክዳውንቲ እተኸድኑ ኣብ ረርእሶም ከኣ ኣኽሊል ወርቂ እተኸለሉ ዕስራን ኣርባዕተን ሽማግሌታት ተቐሚጦም ርአኹ።” ዝፋን ዝተባህለ ቅዱስ መስቀል እዩ፣ ኣብ ዙርያኡ ዘልዉ ካህናት ኣብ ገነት ዘላ ዕጸ ሕይወት ዝኸበብዋ ኦም ትመስል። ነዚ እዩ ከኣ ሊቁ ኣባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ ንዕጸ ሕይወት ዝኸበብዋ ኣእዋም ናይ ሓቀኛ ምእመናን ምሳሌ እዩ ዝበለና። መስቀል ኣብ ማእከል እንተሎ ምእመናን ዝኸበብዎ እንተኾይኖም ብርግጽ ናይ ድኅነት ማእከል ማለት እያ። ኣብ ዙፋኑ ( ኣብ መስቀል) ዝተቀመጠ ጐይታና መድኃኒና ኢየሱስ ክርስቶስ እዩ፣ ነዚ እዩ ቅዱስ ጳውሎስ ናይ ሓዲሽ ኪዳን ማእከላይ ዝበለና። ናይ ሓዲሽ ኪዳን ማእከል ብጀካ እሱ መን ማንም የለን ፣ ኪዳኑ ሓዲሽ፣ መጽሓፍቱ ሓዲሽ፣ ክህነቱ ሓዲሽ፣ መሥዋእቱ ሓዲሽ፣ ዘመኑ ሓዲሽ፣ ንዓናውን ብሓዲሽ ተፈጥሮ ዝፈጠረና ናይ ሓዲሽ ማእከል መሥራቲ ፣ ምንጪ ኩሉ ኣምላኽና መድኃኒና ኢየሱስ ክርስቶስ እዩ። ቅዱስ ዳዊት መዝ. 23፣4 “ በትርኻን ምርኩስካን የጸናንዓኒ እዩ ። “ እንታይ ማለት እዩ ንዝብል ቅዱስ ኣምብሮስ ዘኦፕቲና ክገልጾ ከሎ “ በትሪ ዝተባህለ መስቀልን መከራን እዩ፣ ምርኩዝ ዝተባህለ ከኣ ጸሎተ ክርስቶስ እዩ። በትሪ ዝተባህለ ከኣ ትግሃት ጽቡቅ ምግባራት እዩ። “ ብማለት በትርኻ ኣብ ውሽጢ ሕይወትና ስለ ክርስትና ክንብል ዝገጥመና መከራን ስቃይን ዘመልክት እዩ። እዚ በትሪ መስቀል ብምዃኑ ንጻላኢና ቀጢቂጥና ከነጥፍኣሉ ዝተዋህበና ኃይሊ እዩ። ካብዚ በትሪ ማይ ይፍልፍል፣ ወሓዚ ፍቅሪ ዝፈሰሉ። ኣብዚ ዓለም ብዝመጸና መከራ ጽንዒ ረኺብና እንጸናንዓሉ ብደመ ክርስቶስ ዝተቀደሰ መስቀል ብፍቕሪ ብኽብርን ንሓዞ ብሰላም ከኣ ናቡኡ ንምጻእ። ቅዱስ ዮሓንስ ኣፈወርቂ “ መስቀል ናብ ላዕሊ ዘደይበና ግሩም መሰላልና ዕንጨይቲ እዩ፣ ዕምቀት ክፍኣት ዝበጣጥስ ናብ ምግባራተ ጽድቂ ዝመርሓና እዩ። ብምባል ኃይሊ መስቀል ይገልጽ። ብዝተፈላለየ ኃጥያት ዝተታሕዙ ሰባት ብኃይሊ መስቀል ምስዝኣምኑን ዝተኣማመኑን ምልክት ዓወትና ምዃኑ ምስዝቅበሉ ንምግባር ኃጢያት በጣጢሱ ናብ መገዲ ድኅነት ይወስዶም። ካብ ምድሪ ልዕል ብምባል ኣሰር ተጋድሎ ቅዱሳን ክንስዕብን መንፈሳዊ ሕይወትና እንዳዓበየ ሥራሕ ጽድቂ ንኽንሥርሕ ይገብረና። ቅዱስ ኤፍሬም ብዛዕባ ምናኔ ኣብ ዘምሃሮ መጽሓፉ “ መስቀል ናብ ምሥጢራት መእተዊ በሪ እዩ ። በዚኣ ጠቢባን ናብ ፍልጠት ምሥጢራት ሰማያዊ መእተዊ በሪ ይገብሩ። ናይ መስቀል ፍልጠት ብመከራ መስቀል ዝተሸፈነ እዩ። ብዝያዳ ተሳተፊቲ መከራ መስቀል እንዳዀና ብዝመጻና ቁጽሪ ዝበለጸ ከኣ ርዲኢትና እንዳዓበየ ይኸይድ።” ብምባል ኣብ ቅዱስ መስቀል ዘሎ ሥውር ምሥጢር ንኽንርዳእ ዘኽእል ሰማያዊ ኃይሊ ብምዃኑ ናብዚ ኃይሊ ክንመጽእ ከለና፣ ኣብ ሰማይ ዝተሰወሩ ምሥጢራት ንኽንርድኦም በቲ በሪ ክንኣቱ ከዘለና ይነግረና። ንቅዱሳን መጽሓፍቲ ከይፈልጡ ዝተሰወሮም መናፍቃን እዛ በሪ ስለዝጠፍቶም ብትዕቢት ኣንነትን ዝነብሩ መጻወቲ ጸላኢ ሠናያት ስለዝዀኑ እዩ። ነዚ እዩ ከኣ ፍልጠቶም ስለዝተሠወረ ኩሉ ግዜ ኣንጻር ቅዱስ መስቀል ክሰብኩ ንርእዮም። “ ቃል መስቀል ነቶም ዚጠፍኡ ዕሽነት እዩ። ንዓና እንድኅን ግና ኃይሊ ኣምላኽ እዩ። 1ይቆረ.1፣18። ቅዱስ አበው ከምዝበልዎ ንገዛእ ርእስኻ ምኽሓድ መጀመርያ ደረጃ ናይ ወዲ መዝሙር ግዴታ እዩ። ንርእስኻ ምኽሓድ ማለት ናይ ገዛእ ርእስኻ ክፋእ ልምዲ ምግዳፍ፣ ምስ ዓለም ዘተኣሳሰረና ሓሳበ ልቦና ካብ ልብና ምውጻእ፣ ክፋእ ልምድታት ካብ ምፍጻሙን ምሕሳቡን ክንቁጠብ፣ ካብ ኩሉ ኃጢያት ንገዛእ ርእስኻ ምርሓቅ፣ ነፍሰ ፍትወት ከየጥቀዓና ፣ ካብ ንዓይ ንብሎ ንላዕሊ ዝያዳ ንእግዚአብሔር ክንነብር፣ ስለ ፍቅሩ ኢልና ኩሉ ነገረ ኃጢያት ምግዳፍ እዩ ። ቅዱስ ጳውሎስ ነዚ ክገልጾ ከሎ “ንርእስኻ ምኽሓድ ማለት ነዚኣ ዓለም ሞይትካ ንእግዚአብሔር ሕያው ምዃን ማለት እዩ።” ይብለና። ስለዚ መስቀለ ክርስቶስ ንምስካም ናይ ግድን ንገዛእ ርእስና ምኽሓድ ይግበኣና። ንገዛእ ርእሱ ምቾትን ተድላን እዛ ዓለም ክጭነቅ ዝውዕል ሰብ መስቀለ ክርስቶስ ንምስካም ኣይኽእልን እዩ። ናይዚ ዓለም ከንቱ ሓላፊ ዝኾነ ነገር ኣብ ኣእምሮና ተኺልና እንነብሮ ሕይወት ካብ መስቀለ ክርስቶስ ምስካም ዝዕንቅፈና መገዲ እዩ። ስለዚ ፍትወት ዓለም ገዲፍና ኢና መስቀል ክርስቶስ ክንስከም ንኽእል። ብመስቀል ሰማይ ምስ ምድሪ ተራኺቡ። ዝኣመንሉ ዝደየብሉ ፣ዝኸሓዱ ዝወረድሉ ብመሳልል መስቀል እዩ። ብዓለም መልእኽቲ ዲያብሎስ ብትዕቢቱ ምስኣበሰ፣ ቅዱሳን መላእኽቲ እግዚአብሔር ብዘሃቦም ትምእርተ መስቀል ጌሮም ሲዒሮሞ። ካብ ሰማይ ንምድሪ ክድርብይዎ ንርኢ። ንክርስቶም ርእሲ ዝገብረ ኣማኒ ንጐይታና መድኃኒና ኢየሱስ ክርስቶስ ኣብ መስቀል ኰይኑ ይርእዮ ። ምስ ቅዱሳን መላእኽቲ ሓቢሩ ከኣ ብመሳልል መስቀል ይድይብ። ካብ ኃጥያት ምስ እንርሕቅ ኣምላክ ቅዱሳን እግዚአብሔር መድኃኔ ዓለም ኣብ ልዕሊመስቀል ኮይኑ ይግለጸልና። መስቀል ዕረፍቲ ዝረኸብናሉ መዕረፊና፣ ናይዛ ዓለምና ማዕበል ዝኾነ ፈተና እንሳገረሉ መርከብና፣ ዝተፈወስናሉ መድኃኒትና ፣ዝተባረኽናሉ በረከትና ፣ ንጸላኢና እንስዕረሉ ኃይልና፣ ዝተደግፍናሉ ምርኩስና፣ ዘልዓለማዊ ሕይወት ዝረኸብናሉ ኦመ ሕይወት ፣ ፍቅሪ ዝረኸብናሉ ናይ ፍቅሪ ቤትና እዩ። ቅዱስ ያሬድ መስቀል ንዱውያን ፈውሲ ንዝዓረቁ ልብሲ እዩ ፣ እዚ መስቀል ከኣ መድኃኒትና እዩ ይብለና። ቅዱስ ኤፍሬም ሶርያዊ፣ ክርስትያን ኩሉ ግዜ መስቀል ዝስከም እንተኾይኑ ክፋእ መንፈስ ናቡኡ ኣይቀርብን እዩ፣ ንዘልዓለም እንዳተዓወተ ከኣ ይነብር፣ ንዕኡ ብዝረኣየ ቁጽሪ ይሃድም ይብለና። ስለዚ ካብ ፈተና ዲያብሎስ ካብቲ መጻወድያ ናቱ ንምህዳም ንቅዱስ መስቀሉ ክንስከም ይግበኣና። መስቀል ዘይተሰከመ ሰብ ንኣጋንንቲ ኣሽንኳይዶ ምስዓር ክዋግኦም’ውን ኣይኽእልን እዩ። ምኽንያቱ ሓዲርዎም ስለዝነብር፣። መስቀል ኣብ ቅድስቲ ቤተ ክርስትያን ዓቢ ክብሪ ዝወሃቦ ከኣ ነዚ እዩ። ጸብኣ ኣጋንንቲ ስለዘርሕቅ። ቅዱስ ኤፍሬም ሶርያዊ፣ኣብ ናይ ልደት ዝደረሶ መዝሙሩ’ውን “ መስቀል ዕጸ ሕይወት እዩ “ ይብለና። ቅዱስ ዮሓንስ ዝተባህሉ ኣቦ ንምንታይ ኢኹም ቅዱስ መስቀሉ ድሕሪ ቅድስተ ቅዱሳን ድንግል ማርያም፣ ካብ ቅዱሳንን ቅዱሳን መላእኽቲ ኣቀዲምኩም ትጽውዕዎም ተባሂሎም ምስ ተሓተቱ “ መስቀል ድሕሪ መከራ ክርስቶስ ምልክት ኩሉ ወዲ ሰብ ኮይኑ እዩ። ብመስቀሉ ንክርስቶስ ንርእዮ፣ ንዓናን ንዓለምን ንምድኃን ክብል ዝተቀበሎ መከራ ንርእይ። ብምባል የረደኣና። ቅዱስ ቄርሎስ ዘኢዮርሳሌም ድንቂ ነገረ መስቀል እስኪ ንስማዕ “ ካብ ክውለድ ጀሚሩ ብዕውሩ ዝተወልደ ሰብ ኣብ ሩባ ሰሊሆም ተሓጺቡ እንዳረኣዩ ብምምጹኡ ዘገርም ድንቂ ነገር እዩ። ኮይኑ ግን ኩሉ ዓለም ካብ ዝተዓወረሉ ማእሠርቲ ኣውጺኡ ብርሃን ክርኢ ካብ ዝገበረ መስቀል ክነጻጸር ከሎ እቲ ዕውር ዝተወልደ እቲ ጸጋ ዝበጽሖ ንዑኡ ጥራሕ እዩ። ብመስቀል ዝረኸብናዮ ግና ንኹላትና ዝበዝሐ ጸጋ እዩ። ካብ ዝመውት ኣርባዕተ መዓልቲ ኣብ መቓብር ዝገብረ ኣልኣዛር ዳግማይ ምትንሥኡ ድንቂን ዓቢ ነገር እዩ። ኮይኑ ግና እዚ ጸጋ ዝበጽሖን ኣልኣዛር ንበይኑ ጥራሕ እዩ። ብኃጥያት ዝሞተ ዓለም አፍሲ ዘሪኡ ክትሥእ ብዝገበረ ኃይሊ መስቀል ክነጻጸር ይኽእልዶ እስኪ ንገርኒ ? “ ብምባል ብኃይሊ መስቀል ዝተገብረ ነገረ ድኅነት ግሩም ብዝኾነ መገዲ ገሊጹ ኣረዲኡና። “ ዕጸ ሕይወት ካብ ዝተባህለ መስቀል ብጣዕሚ ሙቅርን ደስ ዘብልን ጣዕመ ሙሉእ መንፈሳዊ ፍረ ሓፊስና ኢና። “ ቅዱስ ጠርጡለስ “ ኣብ ኩሉ ተግባርና ክንወጽእን ክንኣቱን ከለና ጊዜ፣ ልብስና ቅድሚ ምልባስና ፣ ቅድሚ ምሕጻብና፣ ኣብ ጊዜ ቀትሪ ኮነ ለይቲ፣ መኣዲ ኣብ እንቅረበሉ እዋን፣ መብራህቲ ኣብ ነብርሃሉ እዋን፣ መጽሓፍ ቅዱስ ከነንብብ ኣብ እንጅምረሉን እንፍጽመሉን እዋን፣ ኣብ ዕለታዊ መነባብሮና ምዱብ ሥራሕና ኣብ እንጅምረሉ እዋን፣ ብትእምርተ መስቀል ገጽናን መላእ ሰውነታን ነማዕትብ። “ ብምባል ድንቂ ትምህርቲ ብዛዕባ መስቀል ኣምሂሩና እዩ። ቅዱስ ዮሓንስ ኣፈወርቂ ዝቀደመ ዕጽን ሓዲሽ ዕጸ መስቀል እንዳነጻጸረ ክነግረና ከሎ ከምዚ ይብለና “ ናይ ቀደም ዕጽ ድሕሪ ውድቀት ናይ ዓለም ሞት ኣምጺኡ፣ ዕጸ መስቀል ግና ኢመዋቲነት ሂቡና። ዕጸ በለስ ካብ ገነት ኣውጺኡና ፣ ዕጸ መስቀል ግና ናብ ናይ ቀደም ክብርና፣ ዝሰኣናዮ ውልደነትና ናብ ናይ ቀደም ቦታን ገነት ድሕሪኡ ከኣ ናብ መንግሥተ ሰማያት መሊሱና። ዕጸ በለስ ብሓንቲ ትእዛዝ ምትሕልላፍ ንኣዳም ዓቢ ከቢድ ቅጽዓት ኣምጺኡሉ፣ ዕጸ መስቀል ግና ኣብ ልዕሊና ዝነበረ ኣርዑት ኃጢያት ቀንጢጡ ብምድርባይ ናብ ክብሪ ቤቱ ደስታ መሊሱና።” ብምባል ይገልጸልና። ኣምላክ ቅዱሳን እግዚአብሔር ዝሃበና መስቀል ኣብ ክሳድና ኣሲራና ንንበር። ትርጉም መስቀል ተረዲኡና ጣዕመ ፍቅሩ ከነስተማቅር ኣምላክ ቅዱሳን ይሓግዘና። ወረከብናሁ ውስተ ዖመ ገዳም፣ ንበውዕ እንከሰ ውስተ አብያቲሁ ለእግዚአብሔር ። ወንሰግድ ውስተ መካን ኃበ ቆመ እግረ እግዚእነ። መዝ. 131፣ 6። እንሆ ብዛዕባኣ ኣብ ኤፍራታ ሰማዕና ኣብ መሮር ያዓር ረኸብናያ። ናብ ማኅደሩ ንእቶ ኣብ መርገጽ እግሩ ንሰግድ ፣ ኦ እግዚ አብሔር ንስኻን ታቦት ኃይልኻን ተንሥእ። 132፣6
ሓደ ሰሙን ድሕሪ መፍትሒ ዘይረኸበ ምርጫ እስራኤል፡ እስራኤላዊያን መን ቀዳማይ ሚንስትር’ታ ሃገር ኮይኑ ከምተመርጸ ገና ኣይፈለጡን ዘለው። ፕረዚደንት’ታ ሃገር ራቨን ረቭሊን ምስ ኹሎም ኣብታ ሃገር ዝንቀሳቀሱ ፓርቲታት ከካይዶ ዝጸንሓ ናይ ክልተ መዓልታት ዘተ ዛዚሙ ንቀዳማይ ሚንስትር ቤንጃሚን ነታንያሁን ተቐናቓኒኡ በኒ ጋንታዝ ሕብረት ክምስርቱ ክሓቱ’ዮም። ድሕሪ ናይ ክልተ መዓልታት ዘተ 55 አባላት ፓርላማ’ታ ሃገር ደገፎም ንነታንያሁ ክህቡ ከለው 54 ድማ ንጋንተዝ ሂቦም ኣለው። እቲ ካብ 1992 ጀሚሩ ከም አካል ዘካየዱ ተቓውሞ ንናይ ቀ/ሚ መዝነት ዝወዳደር ወልቀሰብ ድምጺ ክህብ ዘይጸንሓ ፓርቲ ዝርዝር ሕብረት ዓረብ’ውን 10 ካብ አባላቱ ንጋንተዝ ከምዝድግፉ ገሊጾም ኣለው። ኣብዚ ሕጂ እዋን ኣቦ መንበር ዝርዝር ሕብረት ዓረብ ኣይማን ኦዳህ 10 ካብ 13 አባላት’ቲ ሕብረት በኒ ጋንተዝ ተወዳዳሪ ቀዳማይ ሚንስትር እስራኤል ክኾኑ ምርቑሖም ይገልጹ። ንሶም ብተወሳኺ እቲ ቀንዲ ኣገዳሲ ጉዳይ ንነታንያሁ ካብ መዝነቶም ምእላይ’ዩ ኢሎም። ይኹን ደአ እምበር ኣብ ዝተኻየደ ምርጫ ክልቲኦም ተወዳደርቲ ንዝበዝሓ ድምጺ ሕብረት ማለት 61 ካብቲ 120 መናብር ዘለዎ ብ’ክነሳት’ ዝፍለጥ ፓርላማ’ታ ሃገር ንምምላእ ኣይከአሉን፡ድሕሪ ናይ ክልተ መዓልታት ዘተ’ውን ነታንያሁ ኣብ ልዕሊ ዓረብ ዜጋታት’ታ ሃገር መጥቓዕቶም ቀጺሉ’ሎ። ንሶም ኣብ ልዕሊ እስራኤላዊያን ዝካየድ መጥቓዕቲ ዘሞጉሱ ዝተመስረተ ናይ ውሑዳን መንግስቲ ወይ’ውን ሰፊሕ ናይ ሕብረት መንግስቲ ክምስረት’ዩ ኢሎም። ናይ ሕብረት መንግስቲ ማለት ድማ ነታንያሁን ጋንተዝን ኣብ ስምምዕ በጺሖም ብዘይ ተሳትፎ እተን ካልኦት ነአሽቱ ፓርቲታት ዝበዝሓ ድምጺ ብምሓዝ ናይ ሓባር መንግስቲ ምምስራት ማለት እዩ። ፕረዚደንት’ታ ራቭሊን ብወገኖም እቲ ዝደልዮ ውጽኢት ናይ ሕብረት መንግስቲ ምኳኑ ብንጹር ሓቢሮም ኣለው። እንተኾነ ነታንያሁ ብዝቀረብሎም ዘሎ ክሲ ብልሽውና ኣብ ዝመጽእ ሰሙናት ናብ ፍርዲ ክቐርቡ ተኽእሎ ከምዘሎ ይግለጽ ኣሎ ጋንተዝ ብወገኖም ንነታንያሁ ዝሓቖፈ መንግስቲ ንምሕባር ፍቓደኛ ከምዘይኾኑ ይገልጹ ኣለው። እቲ ውሳነ ብሩስያዊያን ስደተኛታት ዝውክል 8 መናብር ዘለዎ ፓርቲ ዝወደቐ ክከውን ከሎ መራሒ’ቲ ፓርቲ ግን ናይ ሕብረት መንግስቲ ከምዝድግፍ ገሊጹ’ሎ። ክልቲኦም ተወዳደርቲ ነታንያሁን ጋንተዝን ኣብ ዝመጽእ ወርሒ ናይ ሕብረት መንግስቲ ምምስራት እንተዘይክኢሎም እስራኤል ሳልሳይ ዙር ምርጫ ከተኻይድ ምዃና ተፈሊጡ’ሎ፡ እዚ ድማ ብዙሓት ዜጋታት’ታ ሃገር ከጋጥም ዘይደልይዎ ፍጻመ’ዩ ምክንያቶም ድማ ብዙሕ ለውጢ ክህልው ኣይክእልን ብዝብል’ዩ።
ህዝቢ ኤርትራ ዝሓለፎ ናይ ቃልሲ መስርሕ ክሳብ ክንደይ ብብድሆታት ዝተሓጽረ ከም ዝነበረ ኣብ ቅድሚ ፈታዊ ኮነ ጸላኢ ፍሉጥ እዩ። እቲ ብደሆታት በቲ ብቐጥታ በቶም “እንተዘይገዛናካ” ዝብልዎ ዝነበሩ ዝመጸ ጥራይ ዘይኮነ፡ ግደ ናይቶም ዘስንቕዎምን ዘዕጥቕዎምን ዝነበሩ ዘራያቶም እውን ቀሊል ከምዘይንበረ ታሪኽና ዝሰነዶ እዩ። እንተኾነ ግን ክንድቲ ዝኸብዶ እንተኸበደ ዘራያት እውን ክንድቲ ዝበዝሕዎ ይብዝሑ፡ ህዝቢ ኤርትራ ካልእ መተካእታ ስለ ዘይነበሮ በቲ “ዝከኣል ዘይመስል ዝነበረ ደሓር ግና ዝተኻእለ እሞ ንህዝቢ ኤርትራ ናይ ጽንዓትን ተስፋ ዘይምቑራጽን ኣብነት” ዘበሎ ቃልሲ ስኑ ነኺሱ ቀጺሉ። ቃልሲ ህዝቢ ኤርትራ ከምቲ “በትሪ ሓቅስ ትቐጥን እምበር ኣይትስበርን” ዝበሃል፡ ዋሕዲ ሰራዊቱ ክስስን፡ እቲ ትሑት ደረጃ ዝነበሮ ዕጥቁ ዘመናዊ መልክዕ ክሕዝ ግዜ ኣይወሰደሉን። ወያ ንቃልሲ ህዝቢ ኤርትራ ብ”ውሽጣዊ ጉዳይ ኢትዮጵያ” ኣጐልቢባ ከተዕጠጢ ዝጸንሐት ዓለም እውን ደሓርስ ክትፈልጦ ተገዲዳ። ብንዋትን ሞራልን ዝደርዕዎ ወገናት እውን ነይሮም። እዚ ምዕባለዚ ክርከብ ግደ ናይተን ኣብ ሜዳ ዓጢቐን ዝኳሸሓ ዝነበራ ውድባትኳ ቀሊል እንተዘይነበረ፡ ቀንዲ ዋንኡ ግና ህዝቢ ኤርትራ እዩ ነይሩ። ህዝቢ ኤርትራ ኣብዚ ቀዳማይ ምዕራፍ ቃልሱ ልዑል ዕጥቅን ብዝሒ ሰብን ጸላኢ ከየንበርከኾ ናይ ጽንዓትን ጅግንነትን ኣርኣያነቱ ኣመስኪሩ እዩ። እቲ ብኽንድዚ ዘገርም ጽንዓትን ተወፋይነትን ብረታዊ ቃልሱ ኣዐዊቱ ብህዝበ-ውሳነ ልኡላውነቱ ዝኾለዐ ህዝቢ እቲ ድሕሪኡ ዝመጽእ ረብሓ ህዝቢ ብዝማእከሉ መንገዲ ምህናጽ ሃገር ከጸግሞ እዩ ኢሉ ዝሰግአ ኣይነበረን። እኳ ደኣ በቲ ኣብ ቀዳማይ ምዕራፍ ቃልሱ ዘዋህለሎ ተመኩሮ ተሓጊዙ፡ ነቲ መስርሕ ምህናጽ ሃገር ከቀላጥፎ’ዩ ዝብል ናይ ብዙሓት ትጽቢት ነይሩ። እቲ መስርሕ ንክዕወት ቀሊል ከምዘይከውን ዝገመቱን ጸኒዖም ዝመከቱን ግና ነይሮም። “ድሕሪ ናጽነት እውን ግድል ኣሎ፡ መሰላት ህዝብና ንክሕሎ” ዝብል ትንቢታዊ ዜማ ነፍሰ-ሄር ተኽለሚካኤል ገብሩ (ወዲ ገብሩ) ከኣ ነዚ ዘመልክትን ህዝቢ ከይህመል ዝምህርን እዩ ነይሩ። እቲ ሎሚ ንርእዮ ዘለና ግና፡ ህዝቢ ኤርትራ እቲ ዕማም ካለኣይ ምዕራፍ ምድፋእ ኣብይዎ ጥራይ ዘይኮነ፡ እቲ ኣብ ቀዳማይ ምዕራፍ ዘዐወቶ ሃገራዊ መኽሰባት ንድሕሪት ከይምለስ ኣብ ዝሰግኣሉ ደረጃ ከም ዘሎ ብዓይንና ንርእዮን ብእዝንና ንሰምዖን ዘለና እዩ። ሎሚ ኤርትራ ኣብ ዝኾነ ናይ ድኽነት፡ ሕመቕን ድሕረትን መስርዕ ካብተን ቀዳሞት ሃገራት ሓንቲ ኮይና እያ እትጥቀስ። እዚ ዘሕዝን ንጽንዓትን ህርኩትናን ህዝቢ ኤርትራ ዘይምጥን ተረኽቦ ኣብ ፈቐዶ ኣደባባያት ዝዝረበሉ ዘሎ እዩ። እዚ ክለዓል እንከሎ ቀንዲ ዝጥቀሱ ጐቦታት፡ ሩባታትን ባሕርን ኤርትራ ዘይኮኑ፡ ህዝቢ ኤርትራ እዩ። እቲ ኣጠቓቕሳ ከኣ ነቲ ናይ ቅድሚ ሕጂ ናይ ጽኑዕ እምቢ ኣይግዛእን በሃላይነት ኣርኣያነቱ ብዘንጸባርቕ ዘይኮነ፡ ክትደግሞ እውን ብዘሰክፍ ብናይ ኣሜን ኢልካ ወጽዓ ርዓምነት እዩ። ገለገለ ወገናት ብናይ ህግደፍ ከም ድላይካ ህላን ፍንጭራዕን ተገሪሞም “ህዝቢ ኤርትራሲ እንታይ ኮይኑ እዩ ተዓዚሙን ጃጅዩን ክልተ ግዜ ተራእዩ” ክብሉ ምስማዕ ልሙድ ኮይኑ ኣሎ። ካብ ቀደሙ እውን ናጽነት ኤርትራ ዘይተዋሕጠሎም ወይ ደሓር ዝተጣዕሱ ወገናት፡ “ኤርትራን ህዝባን ናብዚ ዘለዉዎ ሕሰም ዝወደቑ ኤርትራ ኣብ ክንዲ ኣብ ትሕቲ ኢትዮጵያ ትቕጽል ልኡላዊት ሃገር ብምዃና እዩ” ክብሉ ይስምዑ እዮም። ምእንቲ መሰል ርእሰ-ውሳነኦም ንዝቃለሱ ወገናት ንምኹላፍን ንምፍርራሕን “ንኤርትራን ህዝባን ርኢኹም ተቐጽዑ” ምባል እውን ብጋህዲ ይረአ ኣሎ። ብመሰረቱ ግና ኤርትራ ኣብዚ ዘላቶ ሕማቕ ኩነታት ንክትወድቕ እቲ ጠንቂ ብቓልሲ ደቃ ናጻን ልኡላዊትን ምዃና ከምዘይኮነ ከም ጸሓይ ቀትሪ ብሩህ እዩ። እቲ ኣብ ኤርትራ ዝጀመረ ቃልሲ ኣብቲ ክበጽሖ ዝግበኦ ንክበጽሕ፡ ግደ ናይቲ ዝተወደበ ሓይልታት ዝስገር ኣይኮነን። ምኽንያቱ ውዳበ ሓይሊ ስለ ዝኾነ። እንተኾነ ግን እቲ ናይ ለውጢ ቀንድን ወሳንን ብሓፈሻ ግደ ናይ ህዝባ ብፍላይ ከኣ ብጽሒት መንእሰያ ምዃኑ ኣየማትእን። ጠንቂ ናይቲ ኣብ ኤርትራ ዘሎ እሞ ንምቕያሩ ንቃለሶ ዘለና ጽልሙት ዘይዲሞክራስያዊ ኩነታት፡ ኣብ ክንዲ ብህዝቢ ዝፍራሕ ንህዝቢ ዝፈርሕ ምምሕዳር ምብኳሩ እዩ። ካብዚ ሓሊፉ ናጽነትን ልኡላውነትን፡ ፍትሓውን ዲሞክራስያውን ምምሕዳር ንምትካል መንገዲ ዝጸርግ እምበር ዝዕንቅፍ ከቶ ክኸውን ኣይክእልን። “ንህዝቢ ዝፈርሕ ምምሕዳር” ክንብል እንከለና፡ መሰረታዊ ሕቶ ህዝቢ እንተዘይመሊሱ ተሓታቲ ከም ዝኸውን ተረዲኡ ካብ ፈቓድ ህዝቢ ዘይወጽእ ማለት እዩ። ነዚ ከተግብር ከኣ ብወሳኒ ዲሞክራስያዊ ተሳትፎ ህዝቢ ዝጸደቐ ህዝብን መንግስትን ዘራኽብ መቆጻጸሪ ውዕል ክህልው ይግበኦ። እዚ ሎሚ ኣብ ኤርትራ የለን። ኣብዚ እዋንዚ ህዝቢ ኤርትራ እቲ ቀንዲ ሞተረኡ ዝኾነ መንእሰይ፡ ገለን ብስደት ገለን ከኣ ተገዱዱ ተዓስኪሩ ኣብ ዘይጉዳዩ እትዩ ኣብ ኣጀንዳኡ የለን። ብመንጽርቲ “ለውጢ ብህዝቢ ኤርትራ እዩ ዝመጽእ” እንብሎ ህዝቢ ኤርትራ ተዳኺሙ ዘሎ ግደ መንእሰዩ ኣሕይሉን ጠርኒፉን ክሳብ ዘይመከተ ናይ ለውጢ ዓቕሙ ክደክምን ግዜ ክበልዕን ምዃኑ ምርዳኡ ዘጸገግም ኣይኮነን። ናይ ጉጅለ ህግደፍ ኣብ ስልጣን ምቕጻልን ዘይምቕጻልን ከኣ ካብዚ እዩ ዝነቅል። ክንዲ ፖለቲካዊ ለውጢ ዝኣክል ዓብይ ጉዳይስ ይትረፍ፡ ምድኻም ግደ መንእሰይ ኣብ ማሕበራውን ቁጠባውን ህይወት ዝፈጥሮ ዘሎ ተጽዕኖ ንኹላትና ብሩህ እዩ። ኤርትራ ኣብዚ ዘላቶ ዓሚቕ ወጥርን ድሕረትን ክትውድቕ፡ ተሓታትነት ጠላም ጉጅለ ህግደፍ ገዚፍ ምዃኑ ኣይኮነንዶ ህዝቢ ኤርትራን ናይ ለውጢ ውዳበታቱን ባዕሉ እውን ዕባራ ምኽንያታት ደኣ ይምህዝ እምበር ንኤርትራ ንድሕሪት ከም ዝመለሳ ዝሃድመሉ ኣይመስለናን። ንሕና ነዚ ጉጅለ ከነቃልዖ ውሁብ እዩ። ግን ከኣ ኣጻብዕና ናብኡ ጥራይ ዘይኮነ፡ ነቲ እንብህጎ ከተግብር ዝኽእል ዓቕምን ሓድነትን ክንፈጥር ዘይምብቃዕና ድኽመት ስለ ዝኾነ፡ እቲ ኣጻብዕትኻ ዊጥ ምባል እውን ከም ዝምልከት ኣይንዘንግዕ። ብመሰረቱ እውን እቲ መፍትሓዊ ለውጢ ነቲ ጉጅለ ብምኹናን ጥራይ ዘይኮነ፡ ኣውራ ናይ ለውጢ ዓቕምና ብምትርናዕ እዩ ክረጋገጽ ዝኽእል። “ወዮ ናይ ጽንዓትን ጀግንነትን ኣብነት ህዝቢ ኤርትራ ስለምንታይ እዩ ነቲ ሸፋጢ ጉጅለ ምውጋድ ኣጊምዎ?” ዝብል ሕቶ በብኹርናዑ ይስማዕ እዩ። ነዚ ሎሚ ዝረአ ዘሎ ድኽመት መዝሚዞም፡ ንዝኸፈልናዮ ዋጋ ደፊኖም ህዝቢ ኤርትራ ናጽነቱ ብዕድል ከም ዝረኸበ ከምስልዎ ዝደልዩ ወገናት እውን ኣለዉ። ስለዚ ህዝቢ ኤርትራ እቲ መስተንክር ዝሰርሐ ተመኩሮኡ ንድሕሪት ተመሊሱ፡ መስሓቕ ሸራፋት ከይከውን ብግብሪ ኣብ ጉዳይ ሃገሩ ዘለዎ ተወፋይነት ከመስክር ኣብ ዝግደደሉ ኰነት እዩ ዘሎ። Published in EPDP Editorial Read more... ካብ ዝያዳ ንጸባጸብ፡ ዝያዳ ንቀራረብ Friday, 03 September 2021 12:43 Written by ቤት ጽሕፈት ዜና ሰዲህኤ ርእሰ-ዓንቀጽ ሰዲህኤ ኣብዚ ተሰሊፍናሉ ዘለና፡ ልኡላውነት ናይ ምዕቃብን ሃገር ናይ ምሕላውን ምህናጽን መስርሕ ቃልሲ ዝያዳ ጠመተናን ቆላሕታናን መጻኢ ዕድል ሃገርና ዝውስን ክኸውን ከም ዝግበኦ ዘየማትእ እዩ። እዚ ግና ነቲ ዝሓለፈ ሓጢጥና ንግደፎ ማለት ኣይኮነን። ብዛዕባ ዝሐለፈ ተመኩሮ ክንጸባጸብ እንከለና ግና ነቲ ንመጻኢ ተቐራሪብና ክንጐዓዞን ክንዓሞን ዝግብኣና ዝዕንቅፍን ነቲ መስርሕ ንድሕሪት ዝመልስን ከይከውን ክንጥንቀቐሉ ይግበኣና። ብኣንጻሩ እቲ ንድሕሪት ተመሊስካ ምጽብጻብ ነቲ ብዛዕባ መጻኢ ጉዕዞና ክንገብሮ ዝግበኣና ምቅርራብ መወከስን መንጠርን ክኸውን ይግበኦ። ብዛዕባ ዝሓለፈ ምጽብጻብ ዓንቃፊ ዝኸውን፡ ነቲ መጻኢና ንምውሳን እንቀራረቦ ዝዕንቅጽ ኣብ ሎሚ ኮይና ኣብ ትማሊ ዘንብር ክኸውን እንከሎ እዩ። ብዛዕባ ዝሓለፈ ተመኩሮና ኣብዚ ሎሚ ዘለናዮ ኩነታት ኮይና ክንጸባጸብ እንከለና ዝፈላልዩና ተመኩሮታት ክርከቡ ናይ ግድን እዩ። ከም ኣብነት ብዛዕባ ደሕረ-ባይታታት ተጋድሎ ሓርነት ኤርትራን (ተሓኤ) ህዝባዊ ግንባር ሓርነት ኤርትራን (ህግሓኤ) ክንመዝንን እንከለና ከምኡ ከም ዘጋጥመና እንርደኦ እዩ። ኣብ ከምዚ ኩነታት ኣብቲ ዘጋጥም ምፍልላይ ምድራቕ ክሳብ ክንደይ ሃሳይ ከም ዝኾነ ስለ እንርዳእ ኢና ንምምሕዳሩን ንምስጋሩን እንጽዕት። እቲ ተጸባጺብና እነመዝግቦ ፍልልይ እውን ኣካል ታሪኽና ስለ ዝኾነ ኣይንድርብዮን ኢና። ብኸምዚ ምግጣሙን ምውጋኑን ከኣ ከም ጸጋ እምበር ከም ሓጥያት ክንርእዮ ኣይግበኣናን። በቲ ዝፈላሊ ከይተኾለፍና፡ መጻኢ ምቅርራብና ምሕያል ግና መተካእታ ስለ ዘየብሉ ክንቅበሎ ናይ ግድን እዩ። “እቲ ንሕሉፍ ታሪኽ ኣይንረሰዓዮ፡ ናቱ እሱራት ግና ኣይንኹን” ማለት ከኣ ነዚ ናይ ምክእኣል ኣገባብ ብግብሪ ምኽታሉ እዩ። ነዚ እንርከበሉ እዋን ተቐራሪብና እንተዘይሰጊርናዮ፡ በበይንና ክንዓሞ ዘይንኽእል መጻኢ ናይ ሓባር ዕማም ከም ዘለና ርዱእ እዩ። ኣብቲ እንተኣማመነሉን ንሰማመዓሉን ኣትኪልና ኣብ ኤርትራ ረብሓን መሰረታዊ መሰልን ህዝብና ዝማእከሉ ለውጢ ናይ ምርግጋጽ መጻኢ መሰረታዊ ተልእኮና ተቐራሪብና ክንዓምም ክንበቅዕ ግዜ ዘይህብ እዩ። ናብ ከምዚ ደረጃ ምብቃዕ ድማ ኣብ ጉዕዞ ቃልስና ካብቲ ዓበይቲ ዕንቅፋታት ሓደ ምእላይ ስለ ዝኾነ ዕቱብ ቆላሕታ ክንህቦ ናይ ግድን እዩ። ነቲ ብዛዕባ ዝሓለፈ ተመኩሮና ኣብ ምግምጋም ዘጋጠመና ፍልልይ ኣተዓባቢናን መጢጥናን ሎሚን ጽባሕን ብዙሕ ክንሰርሓሉ ዝግበና ወርቃዊ ዕድል ንድሕሪት እንዳመለስካ ምብኻኑ ቅኑዕ ኣይኮነን። ካብዚ ሓሊፉ ኣብ ከምዚ ዘለናዮ ብቕልጡፍ ምቅይያራት ዝተሰነየ ጉዕዞ ቃልሲ ማዕሪኡ እንተዘይሰጒምና፡ ደሓር ተመሊስካ ከተድሕኖ ዘይትኽእል ክሳራ ዘስዕብ እዩ። ቅድሚ ሕጂ ብሰንኪ ከምዚ ዓይነት ዘይዕቱብ ኣትሓሕዛ ጉዳያት ዘባኸናዮምን ሎሚ ክንደግሞም ዘይግበኣናን ተመኩሮታት ከም ዘለዉና ንኹላትና ብሩህ እዩ። እዚ ኣብ መንጎ ብዝሓለፈ ምጽብጻብን መጻኢኻ ንምዕዋት ምቅርራብን ኣብ ኩሉ ብሓባር እትዋሰኣሉ መዳይ ርክብ ዘጋጥም እዩ። ኣብዚ ዝያዳ ተገዲስናሉ ዘለና ግና ምስ ኤርትራዊ ፖለቲካዊ ተመኩሮና ኣብ ዝዛመድ ዘተኩር እዩ። እዚ ኣብ መንጎ ውልቀሰባት፡ ፖለቲካዊ ሰልፍታትን ውድባትን፡ ማሕበራትን ካልእ ውዳበታትን ከጋጥም ዝኽእል እዩ። ተጋድሎ ሓርነት ኤርትራን ህዝባዊ ግንባር ሓርነት ኤርትራን፡ ውድባት ኤርትራን መግዛእታዊ መንግስቲ ኢትዮጵያን፡ ጐረቤትና ውድብ ህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይን በብደረጃኡ ዝራኸብሉ ዝነበሩ ተመኩሮታት ኣለዎም። እዞም ኣካላት እዚኣቶም ሎሚ ኮነ ጽባሕ’ውን እቲ ሓደ በቲ ካልእ ዝጸላለዉሉ ኲነታት ክህልዎም ይኽእል እዩ። ውድባት ኤርትራ ድሕረ-ባይታና ብዘየገድስ መጻኢ ኤርትራዊ ናይ ሓባር ዕማም ስለ ዘለና ክኽፈል ዝግበኦ ዋጋ ከፊልናን ተኸኣኢልናን ኣብዚ እዋንዚ ብሓባር ምስላፍና መተካእታ የብሉን። ኣብቲ ርክብና ከምቲ ኣቐዲሙ ዝተጠቕሰ ቀንዲ ቆላሕታና መጻኢ ምቁማትኳ እንተኾነ ብዛዕባ ዝሓለፈ ምጽብጻብና እውን ቦታ የብሉን ማለት ኣይኮነን። ከምዚ ስለ ዝኾነ ኢና ከኣ ምጽብጻብና ንመጻኢ ምቅርራብና ብዘሐይል እምበር፡ ብዘዳኽምን ንድሕሪት ዝመልስን ክኸውን ኣይግበኦን ንብል ዘለና። ናይ ክሳብ ሕጂ ኣብዚ መዳይዚ ጻዕርና ውጽኢቱ ተስፋ ዝህብኳ እንተኾነ ኣብ ዘተኣማምን ደረጃ ኣየብጻሕናዮን። ኣብቲ ክበጽሖ ዝግበኦ በሪኽ ደረጃ ከነብጸሖ ከኣ ሎሚ እውን ሓላፍነታዊ ጻዕርና ቀጻሊ ክኸውን ይግበኦ። ምስታ ገዛኢትና ዝነበረት ኢትዮጵያ ምስ ኩሉቲ ኤርትራ ብቃልሲ ደቃ ተዓዊታ ልኡላዊት ሃገር ምዃናን ብዙሕ ምቅይያራት ምምጻኡን ከም ጐረቤትና ነቲ ዝሓለፈ ከይረሳዕና ዝያዳ መጻኢ ናይ ሓባር ረብሓና እናማዕደውና ኣብ ጉዳያትና ጣልቃ ከይተኣታተና ንጐዓዞ እምበር ሓንሳብን ንሓዋሩን ኩቦ ንደራበየሉ ኣይከውንን። ኣብዚ እዋንዚ ምስቲ ኣብ ኢትዮጵያ ብሓፈሻ፡ ኣብ ትግራይ ከኣ ብፍላይ ማዕቢሉ ዞባውን ዓለማውን ኣጀንዳ ኮይኑ ዘሎ ተርእዮ፡ ምጽብጻብን ምቅርራብን በሪኹ ዝረኣየሉ ከም ዝኾነ ንዕዘቦ ኣለና። ብፍላይ ኣብቲ ኣተሓሕዛ ዝምድና ኤርትራውያን ውዳበታት ምስ ትግራይ ብዙሓት ኣብቲ ግዜኦም ዝተሰርሓሎም ሎሚ ከኣ ንምጽብጻብ ዝዕድሙ ተመኩሮታት እናተሓደሱ ክቀላቐሉ ንርእዮም ኣለና። ዝምድና ህወሓት ምስ ህግሓኤ ኣንጻር ተጋድሎ ሓርነት ኤርትራን ስርዓት ደርግን፡ ናይ 1998-2000 ውግእን ኤርትራን ኢትዮጵያን ንዓኡ ተኸቲሉ ዝመጸ ዘይተተግበረ ቀያድን ናይ መወዳእታን ብይን ዶብን ኣብዚ እዋንዚ ጉጅለ ህግደፍ ኣካልቲ ኣብ ትግራይ ጀሚሩ መመሊሱ ዘስፋሕፍሕ ዘሎ ውግእ ምዃኑን ካብቶም ዝለዓለ ጽፍሒ ሒዞም ዘለዉ መዘራረቢ ዛዕባታት እዮም። ብፍላይ እቶም ኣሉታዊ በሰላ ዝገደፉ ሕሉፋት ተረኽቦታት እንተዘየጋጥሙ ክሳብ ክንደይ መጸበቐ። ካብ ኮነ ግና “ዓይንና ብጨው ተሓጺብና” ከንሃድመሎም ስለ ዘይንኽእል፡ መጻኢ ናይ ሓባር ተጠቃምነትናን ሰላምናን ኣብ ግምት ብዘእተወ፡ “ዝገብረኒያ ክገብርስ ዓዲ ነየጋብር” ዝብል ምስላ ኣበው ከይዘንጋዕና፡ ብህድኣትን ብሓላፍነትን ክንሕዞም ይግበና። ኣብቲ ዝሓለፈ ጥራይ ስንና ነኺስና ፈልከት ምባል ምስኣን ግና ንድሕሪት ተመሊስካ ነቲ ዝተፈጸመ ጌጋታት ምውጋድ ዘየኽእል ኣብ ርእሲ ምዃኑ ንመጻኢ ጉዕዞ’ውን ዓንቃጺ እዩ። ስለዚ ኤርትራዊ ኮነ ዞባዊ መጻኢና ብምትህልላኽን ምንጽጻግን ከም ዘይዕረይ ክንርዳእ ይግበና። Published in EPDP Editorial Read more... እቲ እገዳ ስማዊ ከይከውን Thursday, 26 August 2021 09:50 Written by ቤት ጽሕፈት ዜና ሰዲህኤ ርእሰ-ዓንቀጽ ሰዲህኤ ንጉጅለ ህግደፍ ዝጸልኦን ዘውግዞን ህዝቢ ኤርትራ ጥራይ ዘይኮነ፡ ኣብ ከባቢና እውን “ደሓን እቶ” ዝብሎ ከም ዘየብሉ ቅድሚ ሕጂ ግዜ ሂብና ዝገለጽናዮ እዩ። እቲ ጉጅለ እውን ከምኡ ከምዝኾነ ዘይስሕቶ እዩ። ህዝቢ ኤርትራ ንጉጅለ ህግደፍ ዝጸልኦ ብዘይምኽንያት ኣይኮነን። ዋጋ መስዋእቱ ስለ ዝጠለሞ፡ ሕድሪ ስዉኣት ደቁ ስለ ዘየኽብር፡ ንህዝቢ ዝኣተዎ ቃል ስልጣኑ ምስ ኣጣጠሐ ኣይፈልጠካን ስለ ዝበሎ፡ ዝነበሮ ክብርን ሞጎስን ገፊፉ ኩሉ መሰላቱ ስለ ዝገሃሶ፡ ኮታ “መኒኻ በሃላይ” ዘየብሉ ብዘይ ሕገመንግስቲ ብዓመጽን ምፍርራሕን ይገዝኦ ስለ ዘሎ እዩ። ቁጠዐ ህዝቢ ኤርትራ ኣንጻር ስርዓት ጉጅለ ህግደፍ ብጽልኢ ጥራይ ዝግለጽ ዘይኮነ፡ ነቲ ዝተጠልመ ኩለመዳያዊ መሰሉ ንምዕቃብ ብዝገብሮ ዘሎ ቃልሲ ውን ዝግለጽ ኢዩ። ምስ ጐረባብቲ ሃገራት ዝገብሮ ምርጻማት ምስ እንርኢ እውን፡ ናብ ከምኡ ዝኣመሰለ ስጉምቲ ክኸይድ ዘገድድ ምኽንያት ኣብ ዘየብሉ፡ ንውሽጣዊ ኤርትራዊ ጉዳይ ኣብ ክንዲ ዘተኩር፡ ብደጋዊ ምህዞታት ሸፊኑ ኣድህቦ ህዝቢ ኤርትራ ንምጥምዛዝ በብግዜኡ ክምህዞ ዝጸንሐ ረጽምታት ከም ጻሕታሪ ሽግራት ከቑጽሮ ጸኒሑ ኢዩ። ሱዳን፡ ጅቡቲ የመንን ኢትዮጵያን ኣብ ተመኩሮ ሸፋጢ ተግባራት ጉጅለ ህግደፍ ቅድሚት ዝስረዓ ግዳያት እየን። ኣህጉራዊ ሕብረተሰብ እውን ነዚ ብኣህጉራዊ ውዕላትን ስምምዓትን ዘይቅየድን ብጥሕሰት መሰላት ዝኽሰስን፡ ካብ መንግስቲ ክትብሎ በረኸኛ ምባሉ ዝቐልል ጉጅለ ኣይድግፎን እዩ። ክንድቲ ዘይድግፎ ምዃኑ ብተመጠጣኒ ደረጃ ዘይቀጽዖ ምዃኑ ግና ዘየገርም ኣይኮነን። ርግጽ እዩ ቅድሚ ዓሰርተ ሓደ ዓመት ቤት ምኽሪ ጸጥታ ሕቡራት ሃገራት ኣብ ልዕሊ ጉጅለ ህግደፍ እገዳ ወሲኑ ምንባሩ ዝርሳዕ ኣይኮነን። እንተኾነ እቲ ንናይ ሽዑ እገዳ ከም ምኽንያት ኮይኑ ዝቐረበ፡ እቲ ጉጅለ ኣብ ልዕሊ ህዝቢ ኤርትራ ብሰንኪ ዘውርዶ በደላትን ግህሰታትን ኣይነበረን። ብኣንጻሩ ሕቡራት መንግስታት ኣሜሪካን ካለኦት ሓያላት ሃገራትን ንምሕጽንተአን ነጺጉ ኣብ ጉዳይ ሶማልያ ንኣልሸባብ ብምድጋፍ ኢዱ ኣእትዩ ብዝብል እዩ እቲ እገዳ ነይሩ። እቲ ከምኡ ዓይነት ኢድ ኣእታውነት ንእገዳ ኣየቃልዖን ነይሩ ማለትኳ እንተዘይተባህለ፡ እገዳ ክውሰኖ እንከሎ፡ ኤርትራዊ ዘቤታዊ ገበናቱ ብግቡእ ኣብ ግምት ዘይምእታዉ ግና ንብዙሓት ኤርትራውያን ኣዘራሪቡን ኣቖጢዑን ዝነበረ እዩ። እንተኾነ እቲ ዝርካቡ እውን እገዳ ተባሂሉ እምበር ስለ ዘይተተግበረ ፋይዳ ኣይነበሮን። ጉጅለ ህግደፍ እውን እቲ እገዳ ካብ ክገብሮ ዝደለየ ስለ ዘየብኮሮ “ጸርፊ ክዳን ኣይቀድድን እዩ” ብዝዓይነቱ ኣሽካዕላል እዩ ወሲዱዎ። ደሓር ድማ ኣብቲ ዝነበረ ናይ 2018 “ምሕዳስ ዝምድና ኤርትራን ኢትዮጵያን” ናይ ዝተባህለ ተዋስኦ መድረኽ እቲ እገዳ ብዘይፍረ ተላዒሉ። ጉጅለ ህግደፍ ካብ ከምዚ ዓይነት ተመኩሮ ክመሃር ባህሪኡ ኣይፈቕደሉን እዩ። ከምኡ ስለ ዝኾነ ከኣ በቲ ኣብ ሶማሊያ ኢዱ ዘእተዎ እሞ ንስማዊ እገዳ ኣቃሊዕዎ ዝነበረ ኣይተማህረን። ብኣንጻሩ ብፈኸራን ብደዐን ብዝተሰነየ ኣብ ጉዳይ ኢትዮጵያ ኢዱ ኣእትዩ፡ ኣብቲ ኣብ ትግራይ ዝካየድ ዘሎ ውግእ መሪሕ ቦታ ሒዙ ይዋሳእ ኣሎ። ክሳብ ሕጂ ከኣ ኣብ ርእሲቲ ኣብ ልዕሊ ህዝቢ ትግራይን ንብረቱን ዝፈጸሞ ነውራም በደላት ዓሰርተታ ኣሸሓት ኤርትራውያን መንእሰያት ከምዝሃለቐ’ውን ኣብ ብዙሕ ኣጋጣምታት ዝዝረበሉ ዘሎ እዩ። ኣብ ከባቢ ጐንደርን ሑመራን ይካየድ ኣብ ዘሎ ውግኣት ኤርትራውያን ወተሃደራት ተማሪኾም ዝብል ወረ ምስማዕ እውን ንቡር ኮይኑ ኣሎ። እገዳ ናይ ምውሳን ስልጣን ዘለወን ሃገራት ነናብ ረብሓአን ስለ ዘዳልዋ፡ ክሳብ ሎሚ ብደረጃ ቤት ምኽሪ ጸጥታ ሕቡራት ሃገራት ኣብ ልዕሊ ዲክታተር ኢሳያስን መጻምዱን መቕጻዕቲ ኣይወሰናን። ሕቡራት መንግስታት ኣሜሪካ ግና ኣብ ልዕሊ መራሕቲ ጉጅለ ህግደፍን ፈደራላዊ መንግስቲ ኢትዮጵያን ዝርዝሩን ዕምቆቱን ንጹር ዘይኮነ ባይናዊ ናይ ጉዕዞ እገዳ ወሲና ኣላ። ኣብዚ ቀረባ መዓልታት ከኣ ኣሜሪካ ሰራዊት ኤርትራ ኣብ ልዕሊ ህዝቢ ትግራይን ንብረቱን ብዘብጽሕዎ ጉድኣት፡ ኣብ ልዕሊ ሓለቓ ስታፍ ሓይልታት ምክልኻል ኤርትራ ጀነራል ፍሊጶስ ወልደዮሃንስ ቁሩብ ትርር ዝበለ ዝመስል እገዳ ወሲና ኣላ። እዚ እገዳ ምስቲ ቅድሚኡ ዝነበረ ክወዳደር እንከሎ ዝነጸረን ንብረትን ገንዘብን ናይቲ ጀነራል ዝእግድን ንኣተገባብርኡ ብዝምልከት ናብ ዝቆጻጸር ኣካል ዝተመሓላለፈን እዩ። እዚ እውን ብፍላይ ብመጽርቲ እዚ ጀነራል ካብ ኢሳያስ ኣፈወርቂ ብዘይፍለ ክብደት ኣብ ልዕሊ ህዝቢ ኤርትራ ዝፍጽሞ ዘሎ በደላት ዝምጥኖ ኣይኮነን። ዝርካቡኸ ኣብ ግብሪ ክውዕል ድዩ ኣይፋሉን እውን ኣዛራቢ እዩ። ስለዚ እቲ ቀንዲ ፍታሕ ኣባና ኣብ ኢድ ዋናታቱ ዘሎ ኮይኑ፡ እቲ እገዳ ዝርካቡ “ስማዊ ጥራይ” ኮይኑ ከይተርፍ ኣብ ዝተረኽበ ኣጋጣሚ ክንደፍኣሉ ከድልየና እዩ። በዚ ኣጋጣሚ ነቲ ማዕቀብ ዝወሰነ ኣካል’ውን ውሳነኡ ስማዊ ጥራይ ኮይኑ ከይተርፍ ንካለኦት ዓመጸኛታት’ውን ኣብነታዊ ትምህርቲ ክህብ ብዝኽእል ደረጃ ተኸታቲሉ ከተግብሮ ነማሕጽን። ጉዳይ እገዳ ክለዓል እንከሎ እቲ ወትሩ ዝመጽእ ኣዛራቢ ዛዕባ፡ “ኣብ ልዕሊ ኤርትራን ህዝባንከ ዘሕድሮ ሳዕቤን ኣለዎዶ የብሉን?” ዝብል እዩ። ኣብዚ ቅድሚ ካብ ነዊሕ ግዜ ጀሚሩ ህዝቢ ኤርትራ ብምልኡ ኣብ ትሕቲ ተሪር እገዳ ጉጅለ ህግደፍ ይነብር ከምዘሎ ምስትብሃል ናይ ግድን እዩ። እቶም እገዳ ኣብ ልዕሊኦም ዝተወሰኖም ጉጅለ ህግደፍ ይኹን ኣካላቱ እቲ ስጉምቲ ኣብ ልዕሊ ህዝቢ ኤርትራ ከም ዝተወስደ ውሳነ ኣምሲሎም የቕርብዎ እሞ ንብዓት ሓርገጽ እንዳነብዑ፡ ህዝባዊ ደገፍ ክረኽብሉ ካብ ምጽዓር ዓዲ ኣይውዕሉን እዮም። ነቲ ባዕላቶም ደም ዘንብዕዎ ህዝቢ ኤርትራ ድማ ኣብ ከምዚ ንዓኣቶም ዘድልዮም ወሳኒ ኩነታት “ማህሰይትና ማህሰይትኻ እዩ” ዝብል መዝሙር ከዘምርዎ ህርድግ ይብሉ። ንክብሩን ንክብሪ ሃገሩን ክትንስእ እውን ይሽሕጥዎ። ሎሚ ደኣ ይንኪ ኣሎ እምበር፡ በዚ ብምዓር ዝተቐብአ ዕረ ስብከቶም ተዓሽዩ “ኣለኹ ምሳኻትኩም” ዝብሎም ኣይስእኑን እዮም። ናይቲ ብኸምዚ ምዕሻዎም ጠንቂ ከኣ ነቲ ዘይሓልፍ ህዝብን ሃገርን ካብቲ ጽባሕ ዕምሩ ኣኺሉ ዝፋኖ ምምሕዳር ህግደፍ ፈሊኻ ዘይምርኣይ እዩ። ነቲ ናይ ክሳብ ሕጅን ንመጻኢ እንጽበዮን እገዳታት ከኣ ብመንጽርዚ ንሃገርን መደናገሪ ምምሕዳር ህግደፍን ፈላሊና ኢና ክንርእዮም ዝግበኣና Published in EPDP Editorial Read more... ሃገርና ካብዚ ዞባዊ ዕግርግር ንምድሓን Saturday, 21 August 2021 20:27 Written by ቤት ጽሕፈት ዜና ሰዲህኤ ርእሰ-ዓንቀጽ ሰዲህኤ ዞባና ካብ ነዊሕ ግዜ ጀሚሩ ዕግርግር ዘይተፍለዮ ከባቢ እዩ። ካብቲ ንከምዚ ዘብቀዖ ምኽንያታት ኣቀማምጣኡ ምስ ቀይሕ ባሕሪ ዝተሓሓዘን ካብተን ካለኦት ዞባታት ኣፍሪቃ ናብ ኤውሮጳን ኤስያን ዝቐረበን ቀይሕ ባሕሪ ዝተጐዝጐዘን ምዃኑን ናይ ብዙሓት ግምት እዩ። እዚ ዞባዊ ዕግርግርን ቅልውላውን ናይ ሓጺር ግዜ ዘይኮነ ብፍላይ ካብቲ ኤውሮጳውያን ንኣፍሪቃ ከም ስጋ ጉዚ ክመቓቐልዋ ዝተላዕልሉ ግዜ ጀሚሩ ክሳብ ሎሚ መልከዓቱ እንዳቐያየረ ዝቕጽል ዘሎ እዩ። ናይ ቀረባ ናይቲ ዘይህድኣት ኣብነት ምጥቃስ እንተድለየ፡ ሰውራ ኤርትራን ትግራይን፡ ውግእ ሱዳንን ምጥቃስ ይከኣል። ናይ ኤውሮጳውያን ወራራት ነዚ ህልዊ መልክዕ ሃገራት ዞባና ኣትሒዙ እዩ ተዛዚሙ። እቲ ድሒሩ ኣብ ዞባና ዝተኸስተ ሰውራታት ከኣ ናይ ኤርትራ ልኡላውነት፡ ናይ ደቡብ ሱዳን ሃገርነትን ኣብ ኢትዮጵያ ሓድሽ ስርዓት ምትእትታውን ኣረጋጊጹ እዩ ሓሊፉ። ቅልውላው እዚ ዞባ ድሕሪዚ ዝተጠቕሰ ተረኽቦታት እውን መልክዓቱ ቀይሩ ደኣ ይቕጽል ኣሎ እምበር ኣይዓረፈን። ቅድሚ ዕስራ ዓመታት ኣብ መንጎ ኤርትራን ኢትዮጵያን ዝተኻየደ፡ ብዙሓት ፈላጣትን ተመራመርትን “ትርጉም ዘይነበሮ” ዝበልዎ ውግእ፡ ጌና ኣብ መንጎ ኤርትራን ትግራይን ዘሎ ናብ ዳግማይ ውግእ ዝዓረገ ሕያል ምትፍናን፡ ንዝተወሰነ ግዜ ክሕቆን ጸኒሑ መወዳእታኡ ንምግማት ብዘጸግም ዝቕጽል ዘሎ ዝተፈላለዩ መልከዓት ዝሓዘ ውግእ ኣብ ኢትዮጵያ፡ ኣብ መንጎ ኢትዮጵያን ሱዳንን ዘሎ ናይ ዶብ ምስሕሓብን ጉዳይ ዓብይ ሕዳሰ ሓጽቢ ኢትዮጵያን፡ ሓንካሪ ኢድ ኣእታውነት ኤርትራ ኣብ ጉዳይ ኢትዮጵያን ኣሻቐልቲ እዮም። እዞም ተረእዮታት እዚኣቶም፡ ቅልውላው ዞባና መልክዑ ቀይሩ እምበር ከምዘይገደፈና መርኣያታት እዮም። እዚ ቅልውላዋትዚ ንመን ሃኒጹ ንመንከ ኣፍሪሱ ከም ዝውዳእ ከኣ ምግማቱ ዘጸግም ኣብ መጻኢ እንርእዮ እዩ። እቲ ኣዝዩ ዘሕዝን ከኣ ልቦናን ሓልዮትን እንተዝነብር እቶም ኣብዞም ዝተጠቕሱ ተረእዮታት ከም ናይ ውግእ ጠንቂ ዝተወሰዱ ምስሕሓባት ናይ ሓደ ሰብ ደም እውን ከይፈሰሰ ከከም ባህሪኦም ብሕግን ብልዝብን ክፍትሑ ዝኽእሉ ምንባሮም እዩ። ሃገርና ኤርትራ ንዞባ ቀርኒ ኣፍሪቃ ካብ ዘቑማ ሃገራት ሓንቲ ብምዃና ኣብዚ ዞባ ብዝፍጠር ኣወንታ ኮነ ኣሉታ ክትጽሎ ናይ ግድን እዩ። ንህልኽን ቅርሕንትን ከም ፖሊሲ ዝምድና ወሲዱ፡ ልዕሊ ህዝብን ሃገርን ኣብ ስልጣን ምቕጻሉ ዘገድሶ ጉጅለ ህግደፍ፡ ኣብዚ ኣብ ኢትዮጵያ ዝካየድ ዘሎ ውግእ ኢድ ምእታዉ ኤርትራ ተጸላዊት ዘይኮነትስ ኣብ ማእከልቲ መጋርያ ዘላ እያ። ኣብዚ ሎሚ ዝሕቆን ጽባሕ ጻዕዩ መወዳእታኡ ግና ኣይፍለጥን ዝበልናዮ፡ ኤርትራ ኣብ ቀራና መንገዲ እያ ዘላ። ኤርትራን ህዝባን ኩሉ ዓቕሞም ጸንቂቖም ን30 ዓመታት ምእንቲ ናጽነት ተቓሊሶም ተዓዊቶም። እዚ ኩሉ ምእማኑ ዘጸግም ዋጋ ከፊሎም፡ ድሕሪ ናጽነት ዝሓልፍዎ ዘለዉ ሃለዋት ግና “ሕማቕ” ኢልካዮ ጥራይ ዘይሕለፍ ብዙሕ ናይ ሕሰም ዝርዝር ዘለዎ እዩ። ነቲ ሕሰም ኣብ ብዙሕ ኣጋጣሚ ዘርዚርናዮ ስለ ዝኾና ከኣ ኣብዚ ኣይክንደግሞን ኢና። ኤርትራ ህዝበን ንናጽነት ተቓሊሶም “ፍረ ናጽነት ናይ ዘየስተማቐሩ” ሃገራት ኣብነት ኮይና ክትጥቀስ እንከላ ከኣ በቲ ሓደ ወገን ዝያዳ ዘሕዝን በቲ ካልእ ወገን ከኣ ዘሕርን እዩ። እንተኾነ ከምቲ ስነ ጥበባዊ ነፍሰሔር ኣብረሃም ኣፈወርቂ፡ “ነቲ ሕማቕ ዝሓመቐ ኣለዎ” ዝበሎ፡ ካብዚ ዘላቶ ናብ ዝሓመቐ ናይ ምንቋታ ዕድላ ዕጽዊ ዘይምዃኑ ካልእ ኣሻቓሊ እዩ። እቲ ከይመጽእ እንሰግኦ ዝሓመቐ ከኣ እቲ በብኹርናዑ ብዝተፈላለዩ ወገናት ዝሰሓል ዘሎ ንልኡላውነታ ዘስተናቕን ንሓርበኛዊ መስዋእቲ ደቃ ዘራኽስን ሴፋት እዩ። ሃገርና ካብዚ ኣብዚ ዞባና ዝጋማዳሕ ዘሎ ሓደገኛ ማዕበል፡ እቲ ካልእ መመላእታ ኮይኑ፡ ብኣና ብደቃ እያ ክትድሕን እትኽእል። ንሕና ደቃ ነዚ ብደረጃ ሓሳብ ቅሩባት ምህላውና ርዱእ እዩ። ቅሩብነትና ግብራዊ ንምግባሩ ግና ኣብ ቅድሜና ዘሎ ወሳኒ ሓላፍነት እዩ። እንተ ህግደፍ ብምስ ኤርትራ ደኣ ይምሕል እምበር፡ ንዓኣ ኣትሒዙ ቀንዲ ኣጓድ ሓዊ ስለ ዝኾነ ከድሕና እዩ ኢልካ ዘይሕሰብ እዩ። ናይ ዓለምና ሓያላት መንግስታት ኣብ ከምዚ ኣብ ዞባና ዝርአ ዘሎ ኣሻቓሊ ዕልቕልቕ፡ ግደ የብሎምንኳ እንተዘይበልና፡ ቀንዲ ሸቶኦም ግና ናቶም ረብሓ ምዕቃብን ኣብቲ ውድድር ጐብለል ኮይንካ ምውጻእን እዩ። ኣብዚ እዋንዚ ናይ ሕቡራት መንግስታት ኣሜሪካን ቱርክን ምቅልቓል ናብ ጉዳይ ኢትዮጵያኳ ካብዚ ወጻኢ ዝረአ ኣይኮነን። በዚ ንዕዘቦ ዘለናን ዝያዳ ክሰፍሕ ዝኽእልን ኣሰላልፋ ከኣ ኣብ ኢትዮጵያ ዝዘንብ ዝናብ ኮነ በረድ ንኤርትራውን ዝጓስያ ኣይኮነን። ኤርትራውያን በዚ ኣብ ቅድሜና ተገቲሩ ዘሎ ዞባዊ መልክዕ ዝሓዘ ህውክት፤ ዕማምና ድርብ ኮይኑ ኣሎ። እቲ ንብዙሕ ዓመታት ዋጋ ክንከፍለሉ ዝጸናሕና ዲሞክራስያዊ ለውጢ ምርግጋጽን ልኡላውነት ኤርትራ ህያው ኮይኑ ከም ዝቕጽል ምኽኣልን። እዚ ዕማምዚ ኣይኮነንዶ ብሓባር ምስራሕ ከይከኣልና፡ ሓቢርና ክንብደሆ እውን ቀሊል ኣይኮነን። ከምዚ ዘለናዮ ተበታቲና ከዕውቶ ምሕላን እሞ ኸኣ ዘይሕሰብ እዩ። ስለዚ ኩሎም “ንሃገርና ከነድሕናን ናብቲ ዋናኣ ህዝባ ከነሰጋግራን ኢና” ዝብሉ ኤርትራዊ ፖለቲካዊ ሰልፍታት፡ ማሕበራት፡ ምንቅስቓሳት፡ ህዝባዊ ምልዓላት፡ ክኢላታትን ማዕከናት ዜናን፡ ብሓባር ምስላፍ ግዜ ዘይህብ መተካእታ ዘየብሉ ጠለብ ምዃኑ ተረዲእና ናብ ተግባር ክንኣትው ኣብ እንግደደሉ ግዜ ኢና ዘለና። እቲ ብሓባር ምስላፍ፡ ፍልልይ ምስ ዘየብልካ ምሉእ ብምሉእ ብምትሕንፋጽ፡ ብልፍንትን ሰፊሕ ጽላልን ዝትግበር እምበር፡ ኣብ ሓደ ኣገባብ እንተዘይተረዳዲእካ ተመሊስካ ከምዘይትራኸብ ጠንጢንካዮ እትረሓሓቐሉ ኣይኮነን። ካብዚ ወጻኢኣብ ዞባና ተዓዘብቲ ዘይኮነስ፡ ተዋሳእቲ እንኾነሉ መንገዲ የብልናን። Published in EPDP Editorial Read more... ህዝቢ ኤርትራ፡ ተሰካሚ ዕዳ ህግደፍ ኣይኮነን Thursday, 12 August 2021 21:58 Written by ቤት ጽሕፈት ዜና ሰዲህኤ ርእሰ-ዓንቀጽ ሰዲህኤ ህዝቢ፡ ንኹሉ ሓቚፉ ዝኸይድን ዝጸውርን ከም ባሕሪ ዝምሰል ኣዝዩ ሰፊሕ ጸጋ እዩ። እዚ ተቐዲሑ ዘይውዳእ ሃብታም ጸጋዚ እዩ እቲ ዝለዓለ ምንጪ ኩሉ ትሕዝቶ ሃገር ዝኸውን። ንሃገር ልዑላውነታ፡ ዕቤታን ሰላማን ንምውሓስ ሓላፍነት ዝወስድ’ውን ንሱ ኢዩ። ካብዚ ባሕሪዚ ተተቐዲሖም ዝውደቡ፡ ኣብ ባሕሪ ብዝነብር ዓሳ ዝምሰሉ ፖለቲካዊ፡ ማሕበራዊ ውዳበታት ምፍጣሮም ዝተለምደ እዩ። ይኹን እምበር፡ ከምቲ ህይወት ዓሳ ኣብ ባሕሪ ዝምርኮስ፡ ህይወት እዞም ውዳበታት’ውን ኣብ ህዝቢ ኢዩ ዝምርኮስ። ብኣንጻሩ፡ ንዝምድና ባሕርን ዓሳን ገልቢጦም፡ ንወሳኒ ግደ ህዝቢ ጓስዮም፡ ንግደ ናይቲ ካብ ህዝባዊ ባሕሪ ዝቕዳሕ ሰልፊ ድዩ ውድብ ቅድሚት ሰሪዖም ክዕብልሉ ዝፍትኑ ወገናት ምርኣይ ዘይቅቡል ኢዩ። እዚ ንዝተፈጠርካሉ ህዝቢ ኣድኒንካ፡ ርእሲ ሰልፍኻ ድዩ ውድብካ ከተበርኽ ዝፍተን ኣሰራርዓ ግጉይን ኣብ መወዳእታ ተሰዓርን እዩ። እዚ ግምጥሊሽ ኣሰራርዓን ኣፍራሲ ሳዕቤኑን በዚ ኣብ ሃገርና ኣብ መንጎ ህዝብን ጉጅለ ህግደፍን ዘሎ ብሕማቕ ዓይኒ ዝርእአ ዝምድና ዝምሰል እዩ። ውድባት ካብ ህዝባዊ ባሕሪ ብዝወጹን ኣብ ዝተወሰነ ዛዕባ ዝረዳድኡን ነቲ ዝተረዳድእሉ ብሓባር ከዕውትዎ ብዝተሰማምዑ ባእታታት ዝምስረት ምትእኽኻብ እዩ። ስለዚ ብዘይካ ናይቶም ኣብቲ ውደባ ዝኣመኑ ባእታታት፣ ናይ ህዝቢ ሕጋዊ ውክልና’ኳ እንተዘየብሎም፡ እቲ ንምዕዋቱ ዝቃለስሉ መትከላት ንድሌትን ባህግን ህዝቢ ዘንጸባርቕ እንተኾይኑ፡ ህዝባዊ ውዳበ ናይ ምዃንን ብህዝቢ ተቐባልነት ናይ ምርካብን ዕድልን ይህልዎም። እዚ እቲ ሓቀኛ መግለጺ ናይ “ውደባ ሓይሊ እዩ” ዝብል ኣምር እዩ። “ንምዕዋቱ እንቃለሰሉ እዚ እዩ” ዝብልዎ ዛዕባ ኣንጻር ህዝባዊ መሰረታዊ ባህጊ ህዝቢ ኣብ ዝኾነሉ ግና ኣብ ርእሲ ዘይህዝባውነቶም መንግዲ ዓወት ዝበሃል እውን የብሎምን። ህዝባዊ ውክልና ከም ዘየብሎም ካብ ዝግለጸሉ ብዙሕ ጉዳያት እቲ ቀንዲ ገላጺ “ንሳቶም ንዝፈጸምዎ ሓጥያት ህዝቢ ኣይሕተትን እዩ” ዝብል መልእኽቲ ዘመሓላልፍ ምዃኑ እዩ። ኤርትራውያን ነዚ መጐትዚ ብኣብነት ኣሰኒኻ ንምግላጹ ናብ ርሑቕ ተመኩሮ ምኻድ ኣየድልየናን እዩ። ዝጸንሐ ኮነ ዘሎ ዝምድና ህዝቢ ኤርትራን ጉጅለ ህግደፍን ምድህሳስ ጥራይ እኹል እዩ። ድሌት ህዝቢ ኤርትራ፡ ሓርነት፡ ልዕልና ሕጊ፡ ምኽባር መሰረታዊ መሰላት፡ ባዕሉ ዘጽደቖ ዝመሓደረሉ ቅዋምን ፖሊሲታትን፡ ብዲሞክራስያዊ ምርጫ ቆጽሊ ዘውደቐሉ መሪሕነትን ከም ዝደሊ ውሁብ እዩ። ድሌቱ ንምዕዋት ዘይተሓለለ ቃልሲ ዘካይድ ዘሎ እውን ካብዚ ነቒሉ እዩ። ጉጅለ ህግደፍ ክኸዶ ዝጸንሐን ዝቕጽሎ ዘሎን ዘይቅርዑይ መንገዲ ከኣ ምስ ድሌት ህዝቢ ኤርትራ ፊትንፊት ዝላተም ኣቕጣጫ እዩ። ህግደፍ ነዚ ዘይህዝባዊ ባህርያቱ ሓቢኡ፡ ንገዛእ ርእሱን ምስ ህዝቢ ኤርትራ ከም ናይ ሓደ ቅርሺ ክልተ ገጻት ኣምሲሉ ዝገልጾን ብናይ “ሓደ ህዝቢ ሓደ ልቢ” መዝሙር ዝሕጭጮን ፈጺሙ ተቐባልነት የብሉን ጥራይ ዘይኮነ፡ ኣብ ህዝቢ ኤርትራ ዘለዎ ብደዐን ኣሽካዕላልን ዘርኢ እዩ። ኣብ ከምዚ ኩነታት ህግደፍ በብግዜኡ ኣብ ሱዳን፡ ጅቡቲ፡ የመንን ኢትዮጵያን፡ ሎሚ ከኣ ኣብ ትግራይ እናሃለለ ከይዱ ዝፍጽሞ ገበናት፡ ከም ንህዝቢ ኤርትራ እውን ዝምልከቶ ዕዳ ጌርካ ንምግላጽ ዝግበር ፈተነ ዘይርትዓዊ ኣብ ልዕሊ ምዃኑ፡ ንገዛእ ርእስኻ ናይ ጉጅለ ህግደፍ ቂመኛ ኣካይዳ ግዳይ ምዃንካ ዘርኢ እዩ። ዝምድና ህዝቢ ኤርትራን ጉጅለ ህግደፍን ኣብ ኤርትራዊ ጉዳይ ናይ “ዓይንን ሓመድን” ምዃኑ ኣብ ቅድሚ ኩሉ ብሩህ ስለ ዝኾነ ምዝርዛር ዘድልዮ ኣይኮነን። ከምቲ “ካብ እመት ስድሪ ኣላታ” ዝበሃል ጐረባብትና’ውን ማዕረና ዝርድዎን ንነዊሕ ግዜ ድምጺ ህዝቢ ኤርትራ ኮይኖም ከእውይሉ ዝጸንሑን እዩ። ምኽንያቱ ብህግደፍ ኣብ ልዕሊ ህዝቢ ኤርትራ ክወርድ ዝጸንሐ መወዳድርቲ ዘይብሉ በደል መሊኡ ናብኣቶም እውን ከምዝፈስስ ብሩህ ስለ ዝነበረ። ብዛዕባቲ ኣብ ኢትዮጵያ-ትግራይን ተፈጢሩ ዘሎ፡ ንዞባና እውን ከይለኻኽሞ ዘስግእ ውግእ ከነልዕል እንከለና፡ ጉጅለ ህግደፍ ሓቢሩ እዩ ዝለዓል። እዚ ጉጅለ'ዚ፡ ሰራዊት ኤርትራ ኣብ ትግራይ ኣብ ዘእተወሉ፡ ገሊኡ ናይ ኣደባባይ ምስጢር ዝኾነ፡ ገሊኡ ከኣ ብመንጐኛ ምጽራይ ዘድልዮ ገበናት ብምፍጻም ዝኽሰስ ዘሎ እዩ። ጉዳያት ምስተጻረየ እዚ ንሰራዊት ኤርትራ ኣብ ዘይጉዳዩ ዝጠበሶ ጉጅለ ብገበናቱ ብሕጊ ክሕተት ናይ ግድን እዩ። ኣብዚ ኩነታት ከምቲ “ወዲ ዓሻስ ክልተሳብ ይውቃዕ” ዝበሃል፡ ህዝቢ ኤርትራ እቲ ኣብ ዘቤታዊ ህይወቱ በቲ ጉጅለ ሓመድ ድፋጫ ክሰትዮ ዝጸንሐ ከይኣኽሎ፡ ህግደፍ ፈቐድኡ ብዝፍጽሞ ገበናት በዓል ዕዳ ኣይከውንን’ዩ። እዚ ንህዝቢ ኣብ ዘይወዓሎ ገበን ተሓታትን ከፋል ዕዳን ክትገብሮ ናይ ምፍታን ጸገም፡ ኣብ መንጐ ህዝቢ ኤርትራን ህግደፍን ጥራይ ዘይኮነ፡ ኣብ መንጐ ህዝቢ ትግራይን ህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይን ከምኡ እውን ኣብ መንጎ ህዝቢ ኢትዮጵያን ሰልፊ ብልጽግናን ዝረአ ዘሎ ግጉይ ኣቀማምጣ እዩ። ምናልባት ኣብ ኤርትራ ዝገድድ ምስቲ ናይ ህግደፍ ኣብ ኩሉ ጠብሎቕሎቕ ዝብሎ ስለ ዝተሓሓዝ ክኸውን ይኽእል። ኣብ መንጎ ህዝቢ ኤርትራን ህግደፍን ዝኾነ ይኹን ናይ መራሕን ተመራሕን ዝምድና ዝገልጽ ሰነዳዊ ውዕል ዘይምህላዉ እውን ነቲ ጉዳይ ዘጋድዶ እዩ። ህዝቢ ኤርትራ ምስ ህግደፍ ዝቆጻጸረሉን ዝተሓታተሉን መስኖ እንተዝህልዎ፡ ቅድሚ ብዛዕባቲ ኣብ ትግራይ ከይዱ ዝፍጽሞ ዘሎ ገበናት፡ ብዛዕባቲ ኣብ ልዕሊኡ ክፍጸም ዝጸንሐ በደል መሓተተን ዓገብ ምበለን። ካብዚ ሓሊፉ ህዝቢ ኤርትራ፡ ኣመጻጽኣኡን ኣፈጻጽማኡን ናይ ዘይፈልጦ ተግባራት ህግደፍ ተሓታትን በዓል ዕዳን ክትገብሮ ምሕላን ፈጺሙ ፍትሓዊ ኣብ ልዕሊ ዘይምዃኑ፡ ናብ መጻኢ ሰላም ዝወስድ እውን ኣይኮነን። ስለዚ እቲ ሓደሓደ ኣብ ማሕበራዊ ሚድያ ዝነጥፉ ተጋሩ ብኣዕናዊ ተግባራት ህግደፍ ኣብ ትግራይ ዝወረደ በደልን ግህሰትን፡ ኣብ ልዕሊ ልኡላውነት ኤርትራን ንብረትን ህዝብን ሕነ ምፍዳይ ዝመስል ስጉምቲ ንምውሳድ ዘርእይዎ ትንዕምንዕ፡ ንቐጻሊ ዝምድና ክልቲኡ ህዝብታት ስለ ዘየርብሕ፡ ቅቡል ከምዘይኮነ፡ ከሎ ጌና ከስተውዕልዎ ይግባእ። Published in EPDP Editorial Read more... “ሕልሚ ፈሪሕካ፡ ከይደቀስካ ኣይሕደርን“ Wednesday, 04 August 2021 23:26 Written by ቤት ጽሕፈት ዜና ሰዲህኤ ርእሰ-ዓንቀጽ ሰዲህኤ ኤርትራ ብመሪር ቃልሲ ዝተዋሕሰት ናይ ኩሎም ደቃ ጽላል እያ። ኤርትራውነት ከኣ ኩሎም ደቃ ብሓባር ዝረዓምዎ ሃገራዊ ኣተሓሳስባ እዩ። ኤርትራ ካብዚ ሃገራዊ ክብሪዚ ዝምንጩ ጠርናፊ ኣተሓሳስባ ዘለዎ ህዝቢ ዝሓቖፈት ሃገር ኢያ። ንጽባቐኣ ዘንጸባርቑን ንብዙሕነታ ዝገልጹን ውህብቶኣ’ውን ጸገኣ እዮም። ካብዞም መለለዪ ህዝባ ዝኾኑ፡ ቋንቋ፡ ባህሊ፡ ሃይማኖት ብሄር……ወዘተ ዝምንጩ ናይ ኣተሓሳስባ ብዙሕነት ከተንጸባርቕ ባህሪያዊ ኢዩ። እዞም ኣተሓሳስባታት’ዚኦም ንኤርትራዊ ሃገራውነት ዝያዳ ብዘራጉድ ክተሓዙን ክዓብዩን እንከለዉ፡ ሃብቲ እምበር ስግኣት ኣይኮኑን። ካብዚ ብምንቃል ኢና ከኣ ኣብ ትሕቲ ሰፊሕ ጽላል ኤርትራውነት ሓሳብካ ናይ ምግላጽ፡ ምውዳብን ብዙሕነትካ ከተንጸባርቕ ብመሰልካ ናይ ምጥቃም መሰረታዊ እዩ ኢልና እነተባብዖን ጽባሕ ሕገመንግስታዊ ውሕስነት ክረክብ እንቃለሰሉን። ሃገርነት ኤርትራ ብመሪር ቃልሲ ዝተረጋገጸ፡ ማእከላዊ መለለይና እዩ። እዚ ከኣ ምስ ምዕቃብ ሓድነት ህዝብን ሃገርን ኤርትራ ዝረጋገጽ እዩ። ካለኦት ሃገራት ከከም ተመኩሮኦምን ሚዛኖም ኣብ ህልዊ ምዕባለ ሃገሮምን ስምዒታት ህዝቦምን ካልእ መልክዕ መለለይ ክህልዎም ይኽእል። ንኣብነት ኣብ ሱዳን ብፍላይ ኣብቲ ዝሓለፈ ስርዓት ንሃይማኖት ዝወሃቦ ዝነበረ ግምት ዓቢ ምንባሩ ምዝካር ይከኣል። ከምኡ ውን ኣብ ሕገ-መንግስቲ ኢትዮጵያ ክሳብ ክንደይ ንብሄራውነት ዝያዳ ሃገራውነት፡ ግምት ከም ዝወሃቦ ምርኣይ ይከኣል። ግምት ምሃብ ጥራይ ዘይኮነ እቲ ገዛኢ ኣተሓሳስባን ምምሕዳራዊ ኣወዳድባን ንብሄር ዘበርኽ እዩ። እተን ዓሰርተ ግዝኣታት ኢትዮጵያ በብስመን “ብሄራዊ ክልላዊ መንግስቲ” እናተባህላ እየን ዝጽዉዓ። ነተን ሃገራት ዝመርሑ መንግስታት እቲ ዝኽተልዎ ኣተሓሳስባ ኣብ ከባቢኦም ኣስፋሕፊሑ ጸላዊ ክኸውን ክደልዩ ንቡር እዩ። ነቶም ዘቤታዊ ጉዳዮም ቀዳምነት ሂቦም ዝሰርሑ፡ ከምኡ ምሕሳቦም እምብዛ ኣይመኽፈኣሎም። ንከም በዓል ዲክታተር ኢሳያስ ኣፈወርቂ ዝኣመሰሉ ኣብ ከምዚ ዓይነት ድራማ ኣትዮም ኣብ ሃገሮም ዝለመድዎ ኣብ ካልእ ከይዶም ክሓናኽሩ እንከለዉ ግና ዘገርም እዩ። እቲ ኣብ ቃልሲ ተፈቲኑ ዘዐወተና ኤርትራዊ ሃገራውነት ኣብ ህንጸት ዲሞክራስን ልምዓት’ውን ወሳኒ እዩ ዝብል እምነት ስለ ዘለና ኣብ ከባቢና ሓያል ጸላዊ ክኸውን ክንቃለስ ይግባኣና። ብወገን ጐረቤትና ትግራይ ብሄር ዝማእከሉ ኣተሓሳስባ ናብ ኤርትራን ካለኦት ጐረባብትን ከስፋሕፍሕ ይደልዩ፡ ይጽዕሩን የተባብዑን። ንሳቶም ዝገበሩ ይግበሩ: እቲ ናይ መወዳእታ እንኮ ወሳኒ ዝኸውን እቲ ኣብ ጉዳይ ሃገሩ ዝለዓለ ስልጣን ዘለዎ ህዝቢ ኤርትራ ጥራይ ኢዩ። እቲ “መሰረታዊ ለውጢ ዝመጽእ ብህዝቢ እዩ” እንብሎ ድማ፡ ነዚ ኣብ ግምት ዘእተወ እዩ። ከምቲ ኩሉ ንከጸብቐሉ ከከም ዓቐኑ ክዳኑ ከስፊ ግድን ዝኸውን፡ ኣብ ሃገርካኳ ክሰርሕ ዘይበቐዐ ፖሊሲ ምልክን ቂምን፡ ካልእ ንክቕበሎ ኢልካ ምጽዓር ከንቱ ፈተነ ኢዩ። ኣብዚ እዋንዚ ንዝምድና ኤርትራ ብሓፈሻ ምስ ጐረባብታ ሃገራት፡ ብፍላይ ከኣ መጻኢና ምስ ትግራይ ብዝምልከት ቅድሚት ኣምጺእካ ምዝራብን ምክታዕን እዋናዊ ኣጀንዳ ኤርትራውያን ኮይኑ ዘሎ እዩ። ኣብ ኤርትራን ትግራይን ሓደ ዓይነት ቋንቋ ዝዛረቡ፡ ናይ ሓባር ሃይማኖት ዝኽተሉ፡ ተመሳሳሊ ባህሊ ዘዘውትሩን መዋስብትን ህዝብታት ስለ ዘለዉ፡ ነቲ ኤርትራዊ ሃገርነት ዘቖመ ቀይሕ መስመር ጓሲኻ፡ ንብሄራዊ ስምዒት እምብዛ መጢጥካ “ሓደ ኢና’ሞ ብሓደ ንኹን” ዝብል ድምጺ ምስማዕ ልሙድ ኮይኑ ኣሎ። እዚ ግጉይ ኣተሓሳስባዚ ዘስዕቦ ሓደጋ ብዙሕ ኮይኑ፡ ንኤርትራውያን፡ ኤርትራዊ ሃገርነትን ልዑላውነትን ናብ ዘዳኽም ንገሌና ናብ ትግራይ፡ ንገሌና ናብ ዓፈር ኢትዮጵያ፡ ንገሌና ከኣ ናብ ሱዳን ዝወስድ ስለ ዝኾነ፡ ህልውና ሃገርና ዝፈታተን ሓደገኛ ሃቐነ እዩ። እቲ ሓሓሊፉ ዝስማዕ “ኤርትራን ኤርትራውነትን ዝበሃል ቃል ኣይተስምዑኒ” ዝሕመረቱ ጉጅምጅም ከኣ እሞ፡ ክበሃል ዘይግበኦ ጥራይ ዘይኮነ፡ ቀይሕ መስመር ዝጥሕስ ሓደገኛ ግህሰት እዩ። ኤርትራ ኩሉ ዝረአ ኮነ ዘይርአ ሃብታ እንተላይ ባሕራን ወደባታን ናይ ደቃ እምበር፡ ዝኾነ ኣካል ስለ ዝሃረፎ ቆቆንጢሩ ዝወስዶ ኣይኮነን። ኤርትራውነት ናይ ቅድመ-መግዛእቲ ወለዶ ዝቖጽሩ፡ ንምምስሳል ቋንቋን ባህላዊ ምቅርራብን ናይ ዘቐድሙ ዘይኮነት፡ ናይቶም ድሕሪ ብመግዛእቲ መልክዕ ሃገርነት ምሓዛ ዝነበርዋን ብቓልሶም ልኡላውነት ዘልበስዋን ደቃ እያ። ብኻልእ ኣዘራርባ ናይቶም ምስ ህዝቢ ኤርትራ ማሕበረ-ባህላውን ታሪኻውን ምትእስሳር ዘለዎም፡ ጉዳይ ሃገርነትን ዜግነትን ክለዓል እንከሉ፡ ኢትዮጵያውያን፡ ሱዳናውያ፡ ጁቡታውያን ወይ ግብጻውያን ዝኾኑ ኣይኮነትን። እዚ ክበሃል እንከሎ ግና እቲ ታሪኽ፡ ቋንቋ፡ ባህልን ጉርብትናዊ ምትእስሳርን ዘህብተሞ ምቅርራብን ምድግጋፍን ትርጉም ኣይወሃቦን’ዩ ማለት ኣይኮነን። ኣብዚ እዋንዚ ምስቲ ኣብ ከባቢና ዘሎ ፖለቲካዊ ኣሰላልፋን ምዕልባጥን፡ ኣብ እተማዕድዎ ራህዋ ንምብጻሕ ምድግጋፍት ዘይስገር እዩ። ንክትደጋገፍ ድማ ናይ ሓባርካ ዝኾነ ረብሓ ኣለሊኻ ንናይ ሓባር ተጠቃምነት ንምስራሕ እምበር፡ ብስምዒት ሃንደፍ ኢልካ ዝእተው ዝምድና ኣይኮነን። ንህዝቢ ኤርትራን ህዝቢ ትግራይን ውሑስ ሰላማዊ ጉርብትና ምፍጣርን ተደጋጊፍካ ምዕባይን ናይ ሓባሮም እዩ። ኣብዚ ንምብጻሕ ከኣ ኣንጻር ዝዓንቀጾም ተጻባኢ ሓይሊ ምድግጋፎም ቅቡል እዩ። ድሕሪ ምውጋድ እዚ ናይ ሓባር ጸላኢ፡ ኤርትራውያን ናብ ምህናጽ ሃገርና ኢና። ተጋሩ ከኣ ጉዳይ ትግራይ ናብ ምውጋን እዮም ክኣትዉ። ኣብዚ ንምብጻሕ ከኣ ሎሚ ኮነ ድሕሪ ምውጋድ ናይ ሓባር ጸላኢ ብንጹር ፖሊስን ትካላዊ ኣተሓሕዛን ዝቅለስ ዝምድናን ምድግጋፍን ኣየድልን ማለት ኣይኮነን። እቲ ክኸውን ዝገበኦን ዝከኣልን እዚ እንዳሃለወ፡ ኣብዚ እዋንዚ ኣዝዩ ዘይግብራዊ ሕሉፍ ጫፋት ምጉታት ዝተለምደ ኮይኑ ኣሎ። “ኣብዚ መዳይዚ ሎሚ እንተተዛሚደዮ፡ ጽባሕ ብኸምዚ እንተጠለመናኸ?” ዝብሉ ዘይምትእምማን ዝመሰረቶም፡ ህግደፍ ነብሱ ንምድሓን ክምዝምዞም ዝኽእል ስግኣታት ምስማዕ እውን ልሙድ ኮይኑ ኣሎ። ንኣብነት ”ኣብ መንግስቲ ትግራይ ዝመርሕ ዘሎ ውድብ ህወሓት፡ ናይ ሓባር ጸላኢና ጉጅለ ህግደፍ ድሕሪ ምውጋን፡ ዋላኳ ኣብዚ እዋንዚ ኣብ ልኡላውነት ኤርትራ ንጹር መርገጽ እንተሃለዎ፡ ደሓር ቃሉ ዓጺፉ ኤርትራን ንምግዛእ እንተደንደነናኸ?” ዝብል ናይ ብዙሓት ኤርትራውያን ስግኣት እዩ። እሞ በቲ ሓደ ወገን ናይ ሓባር ጸላኢ ሓቢርካ ምውጋድ መተካእታ ዘየብሉ ካብ ኮነ፡ በቲ ካልእ ገጽ ከኣ “ኣእትወኒ እምበር ውጸለይስ የዳዲ” ከም ዝበሃል፡ ስግኣት ዘሕድር ካብ ኮነ ደኣ እንታይ ይገበር። እቲ ስግኣት በቲ ካልእ ወገን እውን ከም ዝህሉ ምስትብሃል ኣገዳሲ’ዩ። ካብዚ ኩሉ እቲ መዋጽኦ ቅድሚ ኩሉ ነብሰ ተኣማንነትካ ምዕቃብ እዩ። እንተኾነ ኣይተሕልመኒ፡ እንተሓለምኩ ከኣ ጸጽብቑ ኣሕልመኒ ኢልካ እዩ ዝድቀስ እምበር፡ ሕልሚ ፈሪሕካ ከይደቀስካ ኣይሕደርን’ዩ። እንተሓለምካ’ውን፡ እቲ ድሕሪኡ ዝመጽእ ነቲ ሕልሚ ብጥበብ ምፍታሕ እምበር ከይትሓልም ከይደቀስካ ምሕዳርስ መፍትሒ ኣይኮነን። Published in EPDP Editorial Read more... ሻቕሎትና ብኤርትራውያን ስደተኛታት፡ ኣብ ኢትዮጵያ Saturday, 31 July 2021 13:18 Written by ቤት ጽሕፈት ዜና ሰዲህኤ ህላወ ኤርትራውያን ስደተኛታት ኣብ ኢትዮጵያ፡ ነቲ ናይ 1998-2001 ውግእ ኤርትራን ኢትዮጵያን ተኸቲሉ ዝተኸስተ እዩ። እቲ ውግእ ምስተጀመረ ኣብ ኢትዮጵያ ዝነበሩ ናይ ወተሃደራዊ ዕጥቂ ኣጠቓቕማ ተመኩሮ ዝነበሮም ኤርትራውያን መንእሰያት “ንጸጥታና ኣስጋእቲ ኢኹም” ተባሂሎም ተታሕዙ። እዞም ኣብ መጀመርያ ዝተታሕዙ፡ ፍቸ ኣብ እትበሃል ኣብ መንገዲ ኣዲስ ኣበባ ጐንደር ካብ ኣዲስ ኣበባ 100 ኪ/ሜ ዝርሕቀታ ከተማ ሰፊሮም። እቲ ውግእ ምስ ቀጸለ ድማ ዝማረኹ ወይ ብድሌቶም ኢዶም ዝህቡ ወተሃደራት ኤርትራ ምስበዝሑ እቲ ዝዕቆብሉ ቦታ ኣብ ደቡብ ኢትዮጵያ ብላቴ ናብ ዝበሃል መደበር ታዕሊም ተቐይሩ። ድሕሪ ዝተወሰነ እዋን፡ ደደሳ ናብ ዝበሃል ቀደም መራሒ ሊብያ ዝነበረ መዓመር ጋዳፊ ደርጊ ንምሕጋዝ ኣብ ዝሃነጾ ኣዝዩ ጽኑዕ መደበር ታዕሊም ተወሲዱ። ቁጽሪ ናይቶም ኣብ ደደሳ ተዓቚቦም ዝነበሩ እናበዝሐ ምስ ከደን፤ እቲ ውግእ ጠጠው ኢሉ ተኹሲ ናይ ምቁራጽ ስምምዕ ምስተኸተመ፡ ኣብቲ መደበር ዝነበሩ ኤርትራውያን መጻኢኦም እንታይ ክኸውን ከም ዝደልዩ ምርጫታት ቀሪብሎም። ካብቲ ዝተዋህቦም ምርጫታት፡ ናብ ኤርትራ ምምላስ፡ ናብ 3ይ ሃገር ምጥያስን ምስ ተቓወምቲ ውድባት ኤርትራ ተሰሊፍካ ኣንጻር ህግደፍ ምቅላስን ነይሩ። ድሕሪ ምርጫታቶም ምንጻሩ፡ እቶም ናብ ኤርትራ ምምላስ ዝመረጹ ብናይ እሱራት ምልውዋጥ ስምምዕ መሰረት ናብ ኤርትራ ተመሊሶም። እቶም ምስ ውድባት ምስላፍ ዝመረጹ ነናብተን ዝመረጽወን ውድባት ተሰሊፎም። እቶም ናብ 3ይ ሃገር ምጥያስ ዝመረጹ ከኣ ብቀይሕ መስቀል ተመዝጊቦም ምስተጻረዩ ንላዕለዋይ ኮሚሽን ጉዳይ ስደተኛታት ተረኪቦም። ቅድም ናብ ዋዕላ ንህቢ ደሓር ከኣ ሽመልባ ናብ ዝበሃል ኣብ ሰሜን ትግራይ ዝተኸፍተ መደበር ስደተኛታት ኣብ ትሕቲ ላዕለዋይ ኮሚሽን ጉዳይ ስደተኛታትን ናይ ኢትዮጵያ፡ ጉዳይ ስደተኛታትን ካብ ስደት ተመለስትን ዝምልከት ትካል ክመሓደሩ ጀሚሮም። ዋላኳ ውግእ ኤርትራን ኢትዮጵያን ጠጠም ኢሉ፡ ጉዳይ ዶብ ከኣ ብሕጊ ዝብየነሉ መስርሕ ምስ ሓዘ “ስደት ኤርትራውያን ናብ ኢትዮጵያ ከቋርጽዩ፡” ዝበል ትጽቢት እንተነበረ፡ ብተግባር ግና እቲ ዋሕዚ ዛይዱ። ኣብ ውትህድርና ዝነበሩ መንእሰያት ከይተደረተ ስድራቤታት ብምሉአን ናብ ስደት ክፈልሳ ጀሚረን። እዚ ዘመልክቶ ከኣ መሰረታዊ ጠንቂ ናይቲ ስደት ውግእ ዘይኮነ፡ እቲ ኣብ ኤርትራ ዝነበረን ዘሎን ጸረ-ህዝቢ ምምሕዳር ምንባሩን ምዃኑን ዘረድእ እዩ። በዚ ኣጋጣሚ፡ ጉጅለ ህግደፍ ናቱ ካብ ዓድኻ ዘልቅቕ ጸረ-ህዝቢ ተግባራት ሓቢኡ፡ ንዋሕዚ ኤርትራውያን ናብ ስደት ንኢትዮጵያን ንምዕራባውያንን ከላግበሎም ዝፍትኖ ሸፈጥ፡ ላግጽን ካብ ተሓታትነት ንምህዳምን ዝመሃዞ ምዃኑ ግቡእ ግንዛበ ክረክብ ይግበኦ። ከም ውጽኢት ናይቲ ዋሕዚ ስደት ብብዝሒ ምቕጻሉ ከኣ ኣብ ትግራይ ኣብ ርእሲ ሽመልባ፡ ተወሰኽቲ መደበራት፡ ማይዓይኒ፡ ዓዲ ሓርሽን ሕንጻጽን ተኸታቲለን ተኸፊተን። ኣብ ክልል ዓፋር ከኣ 2ተ ካልኦት መደበራት ተኸፊተን። እዚ መደበራትዚ ኤርትራውያን ዝዕቆብሉን ኣብ 3ይ ሃገር ክጣየሱ ዝጽበይሉን ጥራይ ዘይኮነ፡ ከም መንጠሪ ናብቲ ብሱዳን ኣቢልካ ናብ ሊቢያን ካብኡ ድማ ናብ ኤውሮጳ ዝዝርጋሕ ሓደገኛ፡ ናይ ደቂሰባት ንግዲ ውጥን ንምትላም ይጥቀምሉ ከም ዝነበሩ ዝሰሓት ኣይኮነን። ካብዚ ኣብ ትግራይ ዝነበረ መደበራት በብግዜኡ ብቐጥታ ብመንገዲ ላዕለዋይ ኮሚሽን ጉዳይ ስደተኛታት ኣስታት 10 ሺሕ ኤርትራውያን ስደተኛታት ናብ ዝተፈላለያ ሃገራት ከም ዝተጣየሱ ይግመት። ኤርትራውያን ካብቲ ጨቋኒ ስርዓት ኣምሊጦም፡ ዶብ ካብ ዝሰግሩ ጀሚርካ ኣብ ዝኣተዉዎ ዓዲ ብህዝቢ ትግራይ ዝተገበረሎም ሕውነታዊ ኣቀባብላን ምድግጋፍን እቶም ብኡ ዝሓለፉ ኣጸቢቖም ዝፈልጥዎ እዩ። ኣብ ከባቢ’ቲ መደበራት ብዝነብር ሓረስታይን ብተቐማጦ ኣብ ጥቓ’ተን መደበራት ዝርከባ ከተማታት ትግራይን ነዞም ኤርትራውያን ስደተኛታት ዝተገብረሎም ሕውነታዊ ምትሕግጋዝን ዑቑባን’ውን ክዝንጋዕ ዝግበኦ ኣይኮነን። ሰልፊ ዲሞክራሲ ህዝቢ ኤርትራ (ሰዲህኤ) ንጉዳይ ስደተኛታት ወትሩ ካብ ኣጀንዳኡ ስለ ዘየውጸኦ፡ ብ1 ነሃሰ 2019፡ 3ይን ሓድነታውን ጉባአኡ ክዛዝም እንከሎ ኣብ ዘጽደቖ ፖለቲካዊ ውሳነታት ንስደተኛታት ብዝምልከት ካብ ዝበሎ “ጉዳይ ስደተኛታት ዝምልከተን ዓለም ለኻዊ ትካላትን ሃገራትን፡ ናይ ዓለም ሕግታት ኣኽቢረን፡ ኣብ ኤርትራ ዘሎ ስርዓት መሰላት ህዝቢ ዘየኽብር፡ ህዝቢ ሃገሩ ራሕሪሑ ክወጽእ ዝደፋፍእን ዜጋታቱ ምቕባል ዝሕሰምን ምምሕዳር ምዃኑ ኣሚነን መሰል ኤርትራውያን ስደተኛታት ንከኽብራን ሰዲህኤ ይምሕጸነን።….ነተን ብዙሕ ኤርትራዊ ስደተኛ ዝተቐበላ ክልላት ትግራይን ዓፋርን ድማ ፍሉይ ምስጋናኡ የቕርብ። እዚ ሎሚ እዘን ክልተ ክልላት ንህዝብና ኣብ ግዜ ጸገሙ ዘርእይኦ ዘለዋ ሕውነታዊ ኣተሓሕዛ ናይ ጽባሕ ኤርትራ ምስዘን ጎረባብታ ንዝህልዋ ጽቡቕ ዝምድና መሰረት ዘቐምጥ ስለዝኾነ ክተባባዕ ዝግብኦ ሰብኣዊ ውርሻ ምዃኑ ጉባኤ ኣረጋጊጹ።” ዝብል ይርከቦ። እዚ ኣድማሱ ኣስፊሑ ዝቕጽል ዘሎ ውግእ ትግራይ ምስተጀመረ፡ ጉዳይ ኤርትራውያን ስደተኛታት ዝያዳ ኣሻቓሊ ኮይኑ። እቲ ቀንዲ ኣሻቓሊ ዝኾነሉ ምኽንያት እቲ መደበራት ኣብቲ ውግእ ዝካየደሉ ከባቢ ምንባሩ እዩ። ብዘካዚ እቲ ራሕሪሐምዎ ዝመጹ ምምሕዳር ህግደፍ፡ ሕነ ካብ ምፍዳይ ድሕር ስለ ዘይብል፡ ከምቲ ብግብሪ ዝተራእየ በቲ ጉጅለ ምግፍዕን ምብስባስን ከየጋጥሞም ስግኣት ዝለ ዝነበረ እዩ። ከምቲ ዝተፈርሖ ከኣ፡ ብዙሓት ስደተኛታት ተቐቲሎም፡ ተገዲዶም ናብ ኤርትራ ተመሊሶም፡ ሃለዋቶም ጠፊኡ፡ ንብረቶም ተራስዩን ብዙሕ ዓይነት ግህሰታት ኣጋጢምዎምን። ካብዚ ጽባሕ ዘሕትት ዘስካሕክሕ ተግባራት ንምህዳም፡ ተዋጋእቲ ሓይልታት ነብሶም ንከንጽሁ ሓደ ነቲ ካልእ ኣብ ዝኸሰሉን ዘላግበሉን ንርከብ ኣለና። ስለዚ እቲ ጉዳይ ዋና ዘየብሉ ከይጠፍእ ብዝብል ሰዲህኤ ነቲ “ሻራ ብዘይብሎም ወገናት ተጻርዩ፡ ገበን ዝፈጸመ ኣብ ቅድሚ ሕጊ ይቕረብ” ዝብል ናይ ብዙሓት ወገናት መጸዋዕታ ኣትሪሩ ይድግፎ። እቲ ጉዳይ ሎሚ እውን ከም ዝሓለፈ ተረኽቦ ዝዝንቶ ዘይኮነ እዋናዊ ኣሻቓሊ ኮይኑ ዝቕጽል ዘሎ እዩ። ብፍላይ እተን ተሪፈን ዘለዋ መደበራት ማይዓይንን ዓዲ ሓርሽን ኣብቲ ሓይልታት ትግራይን ኣምሓራን ደማዊ ውግእ ዘካይድሉ ዘለዉ ከባቢ ስለ ዝርከባ እቶም ስደተኛታት ኣብ ዓውዲ ውግእ እዮም ዘለዉ። ስለዚ ካብዚ ደልሃመትን ጨንቅን ክወጹ ኤርትራውያን ከነእውየሎምን ኩሉ ዝከለና ክንሕግዞምን ጻውዒት ንደልየሉ ኣይኮነን። ኣብቲ ከባቢ ዝዋግኡ ዘለዉ ሓይልታት ንጉዳይ ስደተኛታትና ብሰብኣውነት ክርእይዎን ክሕልዉዎምን ደጊምና ንጽወዖም። ላዕለዋይ ኮሚሽን ጉዳይ ስደተኛታትን ካለኦት ዝምልከቶም ሰብኣዊ ትካላትን’ውን ብሰንኪ ብኩራት መራኸቢ መስመራት ይጭነቑ ከም ዘለዉ ርዱእ ኮይኑ፡ ዝኾነ መንገዲ ተጠቒሞም ህይወት እዞም ስደተኛታት ንምድሓን ኩሉ መማረጽታት ክጥቀሙ ንምሕጸን። Published in EPDP Editorial Read more... ብኣና ዲና ብጐረባብትና እንሰግእ Tuesday, 27 July 2021 23:18 Written by ቤት ጽሕፈት ዜና ሰዲህኤ ርእሰ-ዓንቀጽ ሰዲህኤ “ኤርትራ፡ ብህዝባ፡ ካብ ህዝባን ንህዝባን” ናይ ነዊሕ ግዜ ናይ ሓባር ጭረሖና እዩ። ነዚ ከነተግብር ብዙሕነትና ዓቂብና ሓድነትና ከነሕይልን ዘይኤርትራዊ ኣብ ጉዳይና ክኣትወሉ ዝኽእል ሃጓፋት ክንመልእን ናይ ግድን እዩ። እዚ እቲ ክኸውን ዝነበሮን ዘለዎን ክነሱ ብግብሪ ግና ከም ዘይበቓዕናዮ ታሪኽና ኮነ ህልዊ ኩነታትና ዝምስክሮ እዩ። ኣብ 50ታትን 80ታትን ዝተራእየ ኣተሓሳስባታትን ዝተወስደ ኣገባብ ኣፈታትሓ ሃገራዊ ጉዳይናን ዝጥቀሱ ኣብነታት ኢዮም። እዞም ናይ ኣተሓሳስባ ፍልልያት ብቀጻሊ ኣብ መስርሕ ህንጸት ሃገርና ሓንኮልቲ ኮይኖምና ከምዘለዉ ምግንዛቡ ዝከኣል እዩ። ኤርትራ ናብቲ ክውገድ ዝግብኦ ዝነበረ ዓዘቕቲ መሊሳ ክትሽመም ዝገበረ ህልዊ ምልካዊ ስርዓት ኤርትራ እዩ። ኣብ እዋን ገድሊ ምስ ጓና ሓይሊ ተሻሪኹ ኤርትራዊ ሃገራዊ ሓይልና ከም ዝደምሰሰ፡ ሎሚ’ውን ጸረ ሃገራውን ህዝባውን ኣጀንድኡ ንምትግባር፡ ምስ ክሳብ ሎሚ ናጽነት ኤርትራ ዘይተዋሓጠሎም ሓይልታት ኢትዮጵያ ተላፊኑ፡ ንሓደጋ የቃልዓና’ሎ። ነዚ ኢስያስ ዘምጸኦ ዘሎ ሓደጋታት ንምዕጻፍ፡ ህዝቢ ኤርትራ ኢድ ካለኦት ከይተጸበየ ኣብ ገዛእ ርእሱ ተኣማሚኑ ክቃለሶ ግድን’ዩ። ሎሚ’ውን መርሆ ሓድነት ዘይክተል ምስቲ ናይ ቀደም ብዝመሳሰል ምክፍፋል፡ ኣብ ናትካ ሓይሊ ምትእምማን ገዲፍካ ኣብ ናይ ግዳም ሓይሊ ምምርኳስ ውሕስነት ዓወት ዘረጋግጽ ኣይኮነን። እቲ ምክፍፋልናን ዘይምትእምማናን ዓቕምና በታቲኑ ዘዳኽመና ጥራይ ዘይኮነ፡ ኣብ ሃገርና ረብሓ ሃገሮም ንከቀድሙ ዝደልዩ ናይ ግዳም ሓይልታት ኢዶም ከእትዉ ኣፍደገ ዝኸፍት ምንባሩን ምዃኑን ካብ ተመኩሮና እንዝክሮ ዝዓበየ ሰግኣት እዩ። ኣብ ከምዚ ኩነታት ናትና ብሓባር ናይ ዘይምቅላስ ድኽመት ኣቐሚጥና ምስቶም ኣብ ሕድሕድና ብዝፈጠርናዮ ዘይምትእምማን ኣብ ጉዳይና ዝኣትዉ ምርጋምን ምስጋእን ከምቲ “ወደን ከይሓምያስ ሰበይቲ ወደን” ዝበሃል’ዩ ዝኸውን። ኣብ ናይ 50ታት ተመኩሮና እቲ ዘይምስማርና ከይኣክል ከከም ዝንባለና ኣብ ጉዳይ ሃገርና ምስ ናይ ርሑቕን ጐረባብትን ሓይልታት ምጽጋዕ ከም ሓደ ኣሉታውን ክድገም ዘየብሉን ተመኩሮ ክንወስዶ ዝግበኣና እዩ። ናይ ርሑቕ ይኹኑ ናይ ቀረባ ሓይልታት ኣብ ሃገርና ድሌት ክሓድሮም እንከሎ፡ ድሌቶም ንምዕዋት ካብ ዝጥቀምሉ ቀንዲ መንገዲ ኣብ ሕድሕድና ከምዘይንተኣማመን ምግባር እዩ። ነቲ ባልዕና ዝጀመርናዮ ምርሕሓቕ መሰረቱ እንታይ ምዃኑ ብዘየገድስ ከጋድድዎን፡ ብዝተፈላለዩ መተዓሻሸዊ መብጸዓታት ከሰንይዎ ድማ ናይ ግድን ነይሩ። እዚ ምትዕሽሻው ሎሚ እውን ብረቂቕ ሜላ ኣይክህሉን ምባል የጸግም። እቲ ቀንዲ ስግኣት ግና ናታቶም ኢድ ኣእታውነት ዘይኮነ፡ ናትና ኣብ ገዛእ ርእስና ብዘይምትእምማን ነቲ “ኤርትራ፡ ብህዝባ፡ ካብ ህዝባን ንህዝባን” ዝብል መሰረታዊ ጭረሖና ስለ ዘይበቓዕናዮን ባዕልና ነቓዓት ምፍጣርናን እዩ። ስለዚ እቲ ስግኣት ንሕና እቶም ናይ ምክፍፋል ኣፍደገ እንኸፍት እምበር እቶም በቲ ንሕና ዝኸፈትናዮ ዝኣተዉ ዘረግቲ ኣይኮኑን። ጎረቤት ሃገር ኣብ ጎረቤቱ ብዛዕባ ክኾነሉ ዝደልዮ ክሓስብ የብሉን ዝበሃል ኣይኮነን። ንሕና ውን ጎረባብትና ከምቲ እንደልዮ ክኾነልና ኢና እንሓስብን እንምነን። እዚ ግን ብዋጋ ናይቲ ካልእ ኣካል ረብሓ ዝረጋገጽ ኣይኮነን። ኣብቲ ዝሓለፈ ተመኩሮና ከም ዝረኣናዮ ኣብ ጉዳይና ብሓባር ናይ ምስላፍ ብቕዓትና እንዳተዳኸመ፡ ምትእምማና ምስ ነከየ፡ ናይ ጐረቤትና ድሌት ግብራዊ ናይ ምዃን ዕድል ረኺቡ፡ ብፖለቲካውን ሕጋውን ኣገባብ ናጽናትና ናይ ምጭባጥ ዕድልና መኺኑ። እንተኾነ ናጻን ልኡላዊትን ሃገር ናይ ምውናን መሰልና ሸለል ኢልካ ዘይሕለፍ ስለ ዝነበረ ኤርትራውያን በቲ ዝበልሐ ኣገባብ ሃገርና ናጻ ከነውጽእ ቅድሚ 60 ዓመታት ኣብ ብረታዊ ቃልሲ ኣተና። እዚ ምዕራፍ ቃልሲዚ እውን ነቲ “ኤርትራ፡ ብህዝባ፡ ካብ ህዝባን ንህዝባን” ዝብል ጭረሖ ዓቲሩ ዝተንሰአ ነይሩ። ብዝምድናዊ ኣረዳድኣ ብዝሓሸ ሓድነትን ምትእምማንን ምስ ብዙሕ ሓጐጽጐጽን ላዕልን ታሕትን ነዚ መሰረታዊ ጭረሖ ደሓን ግምት ስለ ዝሃብናዮ ኤርትራ ናጻን ልኡላዊትን ሃገር ኮይና። ሎሚ ድማ ንናጻ ኤርትራ ካብ ጸልማት ኣውጺእና ዲሞክራስያዊ ግምጃ ንምልባሳ ኣብ መስመር ቃልሲ ኣለና። እቶም ብሰንኪ ፍልልያትና ኣከኣኢልና ብዓንተቡኡ ብሓባር “ንናጽነት መተካእታ የብሉን” ብዘይምባልና ነዊሕ ግዜ ኣብ ቃልሲ ክንጸንሕን ኣዝዩ ክቡር ዋጋ ክንከፍልን ዝተገደድና ኤርትራውያን ሎሚ’ውን ኣብቲ ናይ ቀደም ዘለና ንመስል። እቶም ካብ ሽዑ ኣብ ጉዳይና ዓይኖም ዝተኸሉ ሎሚ እውን ትሕዝቶ ዘይኮነ፡ ኣገባብ ቀይሮም ኣብ ቦታኦም ኣለዉ። እዚ እዩ ከኣ “ታሪኽሲ ንገዛእ ርእሱ ይደግም ኣሎ ማለት ድዩ?” ዘብለና። ጉዳይና ከነልዕል እንከለና ተነጺልካ ስለ ዘይንበር ጉዳይ ጐረባብትና ከነልዕል ንቡር እዩ። እዚ ብመንጽርቲ “እንተ ክትድቅስ ጐረቤትካ ይደቅስ” ዝብሃል ክረአ እንከሎ ሰላሞም ንሰላምና ስለ ዝጸልዎ ንጐረባብትና ሕማቕ ኣይንምነየሎምን። ብፍላይ ኣብዚ እዋንዚ ብዛዕባ ንትግራይን ኣጋጢምዋ ዘሎ ጸገማትን ከየልዓልና ዘይንውዕል፡ ብህግደፍ ዝምራሕ ኤርትራዊ ኣብቲ ጉዳይ ኣትዩ ብምህላዉ እዩ። ምኽንያቱ በቲ ሓደ ወገን ንሕና ጸላኢና ጉጅለ ህግደፍ ኣብ ዝኣተዎ ኣቲና፡ ነቲ ኣብ ልዕሊ ህዝብና ክፍጽሞ ዝጸንሐን ዘሎን ግፍዓዊ ተግባራቱ እናተኸታተልና ከነውግዞ ስለ ዝግበኣና እዩ። ነቲ ጉጅለ ህግደፍ ንከነውግዝ እንብሎ ከም ንትግራይ ምደጋፍና ጥራይ ገይሮም ዝወስድዎ ይህልዉ። በዚ መልክዕ እንተሒዝናዮ እውን ንትግራይ ብርትዓዊ መንገዲ ምድጋፍ ነውሪ ኣይኮነን። እቲ ካልእ ብዛዕባ ጉዳይ ትግራይ ክንዛረብ እንግደደሉ ምኽንያት እቲ ሎሚ ህግደፍ ዝፍጽሞ ዘሎ በደል ኣብ ዝምድና ናይቲ ስርዓታት እንተሓለፉ እውን ዘይሓልፍ ህዝብታት ኤርትራን ትግራይን ከሕድሮ ዝኽእል ኣሉታ ስለ ዘተሓሳስበና ኢና። ምናልባት ጉጅለ ህግደፍ ኣብ ጉዳይ ትግራይ ኢዱ እንተዘየእቱ ከምቲ ብዛዕባ ሱዳን፡ ጅቡቲ፡ ግብጺ………ወዘተ ብዙሕ ዘይንዛረብ ብዛዕባ ትግራይ’ውን ኣይምተዛረብናን። ኣብዚ እዋንዚ ብመስረት እቲ “ኤርትራ፡ ብህዝባ፡ ካብ ህዝባን ንህዝባን” ዝብል ሓሳብ፡ ጉዳይና ባዕልና እምበር ካልእ ኣይእተወና ዝብል የሰማምዓና እዩ። እዚ ኣበሃህላ ንምትሕግጋዝን ምድግጋፍን ዝዕንቅጽ ከምዘይኮነ እንርዱኦ እዩ። እቲ ከምቲ “ዝሃበሲ ይልእኽ” ዝበሃል፡ ሎሚ ንጉጅለ ህግደፍ ከዋድቐኩም ዝብሉ ኣካላት “ናይ ጽባሕ ስግኣት ከይኮኑ” ዝብል ፍርሒ ከም ዘለዎ ንሓዞ። እቲ ቀንዲ ጠንቂ ስግኣት ግና ንሕና ብሓባር ክንቃለስ ዘይምኽኣልና ምዃኑ ኣይንረስዕ። ናይ ቅድሚ ሕጂ ተመኩሮና እውን ነዚ ዘመልክት እዩ። ኩልና ከም እንዝክሮ ኣብ 50ታት ኣብ ኤርትራ “ኢትዮጵያ ወይ ሞት” ዝጭርሑ ኤርትራውያን ነይሮም’ዮም። እቲ ናይ ብሓቂ ስግኣት ዝኾነ ከኣ እዚኣቶም እምበር፡ እቲ ንሳቶም ብዝኸፈትዎ ኣፍደገ ዝኣተወ ናይ ደገ ሓይሊ ኣይነበረን። ስለዚ ሎሚ እውን ሕራይ በቲ ብጉርሒ ድዩ ብስምዒት በብኩርናዑ ዝቀላቐል ዘይቅዱስ ንኤርትራ ናይ ምዕምጣር ጭረሖታትሲ ንስጋእ። እቲ ዝያዳ ክንሰግኦ ዝግበና ግና እቲ ናትና ብሓባር ዘይምስጓም ምዃኑ ከይዘንጋዕና፡ ከነእርሞ ክንለዓል ደጊምና ነዘኻኽር። Published in EPDP Editorial Read more... ምትእትታው ዘይኮነ፡ ምትሕግጋዝ Friday, 23 July 2021 21:40 Written by ቤት ጽሕፈት ዜና ሰዲህኤ ኣይኮነንዶ ሎሚ ዓለምና ብሳላ ስልጣነ ናብ ቁሸት ኣብ ዝተቐየረትሉ፡ ብቐደሙ ውን መነባብሮ ሰባት ኣብ ኩሉ ህይወት ሓባራዊ እዩ። እዚ ሓባራውነት ህያው ዝኸውን ከኣ ብግራዊ ስራሕ እናተሰነየ ክኸይድ እንከሎ እዩ። ኣብ ሕብረተሰብኣዊ ህይወት ምትሕግጋዝ ክጉሰ ዘይከኣል ሕጊ ናይ ምዕባለ ኢዩ። ርኽክባት ከከም ኩነታቱን ምኽንያታቱን በብእዋኑ ዝተፈላለየ መልከዓት ዝሕዝ ይኹን'ምበር፡ ምስ ካልኦት ርክብን ዝምድናን ዓጺኻ በይንኻ ምጉዓዝ ዘይከኣል ኢዩ። ብተነጽሎዚ ኣይኮነንዶ ከዕብየካን ንቕድሚት ከሰጉመካን በቲ ዘለኻዮ ክትቅጽል እውን ኣጸጋሚ እዩ። እዚ ንዓና ኤርትራውያን ኣብቲ ዝሓለፈ ኮነ ሎሚ ዝካየድ ዘሎ ቃልስና ንሓንሳብ እንዳተንሰአ ንሓንሳብ ከኣ እንዳወደቐ ዝመጸን እንሓልፎ ዘሎናን መስርሕ እዩ። እዚ ሓባራዊ ህይወትን ዝምድናን ኣብዚ ንርከበሉ ዘለና ፍሉይን ተሃዋስን እዋን፡ እቲ ዝያዳ ግምት እንህቦ፡ ዝያዳ ኣዛራቢ ፖለቲካዊ ዛዕባ እዩ። ብባህሪኡ ግና ከምቲ ዝተጠቕሰ ኣብ ኩሉ እንተናና’ውን ዝንጸባረቕ እዩ። ዝምድናን ምቅርራብን ተመጣጢ ባህርያት ስለ ዝህልዎ፡ ብጥንቃቐ ሒዝካ ደረቱ ምውሳን ዘድልዮ መሰረታዊ ጉዳይ እዩ። ደረቱ ንጹር ምስዘይከውን ግና ከኸትሎ ካብ ዝኽእል ሓደጋታት ሓደ ናብ ኢድ ምትእትታው ወይ ምንጽጻግ ምምዕባል እዩ። ኢድ ምትእትታውን ምንጽጻግን ውጽኢቶም ጥዑይ ከምዘይከውን ድማ ርዱእ እዩ። ንናይ ኢድ ኣእታውነትን ምንጽጻግን ጫፋት ኣወጊድካ ምትሕግጋዝን ምድግጋፍን ከተሕይል ዝግበር ናይ ቃልሲ ስልቲ ክንመጸሉ ዝጸናሕና መስርሕ እዩ። እዚ መስርሕ ምስ ግዜን ኩነታትን ዝያዳ ዓብላሊ ኣድላይነት ዝህልወሉ ኩነታት ይፍጠር እዩ። ኣብዚ እዋንዚኳ “ዝምድና ኤርትራዊ ናይ ለውጢ ሓይሊ ምስ መንግስቲ ትግራይን ማእከላይ መንግስቲ ኢትዮጵያን እንታይ መልክዕ ክሕዝ ይግበኦ?” ዝብል ኣባና ኮነ ኣብኣቶም ክሳብ ክንደይ ተሃዋስን ንቕድሚት ተመዚዙ ወጺኡ ዘሎን ኣጀንዳ ምዃኑ ከም ኣብነት ዝጥቀስ እዩ። እዚ ዛዕባዚ ምስ ናይ ግዳም ሓይልታት ጥራይ ዘይኮነ፡ ኣብ ሕድሕድ ኤርትራዊ ናይ ለውጢ ሓይልታት እውን ኣድላይን ብኽንድኡ ደረጃ በዳህን ኮይኑ ዘሎ እዩ። ምትሕግጋዝ ብክልተ ድዩ ካብኡ ንላዕሊ ብዝኾኑ ተዋሳእቲ ዝትግበር እዩ። ተሓጋገዝቲ ንክደጋገፉ ሓቢሮም ዘማዕብልዎ ናይ ሓባር ረብሓ፡ ወይ ሓቢሮም ዘወግድዎ ናይ ሓባር ስግኣት ይህልዎም። ክተሓጋገዙ እንከለዉ፡ ከካብ ናቶም ሕሳብ እዮም ዝነቕሉ እምበር፡ ሓደ ኣካል ዘይረብሓሉ ክነሱ፡ ነቲ ካልእ ከርብሕ ኢሉ ጥራይ ዝኣትወሉ ውዕል ኣይኮነን። ነቲ መስርሕ ናይ “ሓባር” ዘብሎ ከኣ ተሓባበርቲ በብናቶም ሕሳብ ኣትዮም ኩሎም ዝርብሕሉ ስለ ዝኾነ እዩ። ኣብቲ ምትሕግጋዝ ግደ ናይቶም ተሓጋገዝቲ ምስ ግዜን ኩነታትን ካልእ ረቛሕታትን ናይቲ ሓደ ዓብይ ናይቲ ካልእ ከኣ ንኡስ ክኸውን ይኽእል። እቲ ዘገድስ እቲ ወኪለሞ ዘለዉ ጉዳይ’ምበር ናይ ኣበርክቶ ምምጥጣን ምስ ምዕባለ ዝቀያየር ኩሉ ግዜ ሓደ ዓይነት ሚዛን ሒዙ ዝነብር ኣይኮነን። ኩሉ ሓይልታት ነቲ ዝሰማማዓሉ ናይ ሓባር ዕላማ በታ ዘላቶ ዓቕሚ ኣበርክቶኡ ዝገብር ክሳብ ዝኾነ ኣብ ጉዳያቱ ብዘለዎ ውክልና ናይ ማዕረ ሽርክነት ኢዩ ዝኸውን። እቲ ናይ ካለኦት ሓገዝን ምትሕብባርን እትደልየሉ በይንኻ ዘይትኽእሎን ዘይተዓሞን ምስ ዝኸውን ጥራይ ዘይኮነ፡ ናይ ሓባር ረብሓ ስለዝህልወካ’ውን እዩ። እቲ ምሳኻ ክተሓጋገዝ ዝደሊ ኣካል’ውን ከምዚ ናትካ ምስ ኮኖ እዩ ምሳኻ ክተሓጋገዝ ዝውስን። ውጽኢት ናይቲ ምትሕግጋዝ ግና ኣብ ሓዲኡ ሽዑ ዝረአ ናይ ሓዲኡ ከኣ ርሑቕ ዝጠመተ ክኸውን ይኽእል። ባዕልኻ ክትገብሮ ንዝግበኣካን ዝከኣለካን፡ ግድን ኣነ ንዓኻ ተኪአ ክገብረልካ እየ ኢሉ ዘገድደካ፡ እሞ ነቲ እትጽበዮ ረብሓ ናብ ናቱ ጥራይ ክጥቕልሎ ዝህንደድ ከጋጥም እንከሎ፡ ካብቲ ከጋጥም ዝኽእል ሓደጋ “ኢድ ኣእታውነት” እዩ። እዚ ከኣ ውጽኢቱ ሃስያ ስለ ዝኾነ ተቓባልነት የብሉን። እቲ ካልእ ገጽ ድማ ክልቴኻ ካብ እትረብሓሉ ናይ ምትሕግጋዝ መድረኽ ናይ ምብኳርን ምንጽጻግን ሓደጋ እዩ። ስለዚ እቲ ዘዋጽእ ነዚ ናይ ምትእትታውን ምንጽጽጻግን ጫፋት ኣወጊድካ ኣብቲ ክልቴኻ እትረብሓሉ ክትጽመድ ምብቃዕ እዩ። ኣብ ከምዚ ንርከበሉ ዘለና ተሃዋስን ናይ ሻማሻማን መድረኽ፡ ዝምድናን ምትሕግጋዝን ብፖሊሲን ትካላዊ ኣሰራርሓን ዝምራሕን መጻኢ ዘማዕዱን እምበር፡ መምስ ዘጋጥም ስምዒታት እንዳተቖራረጸ ዝተሓዝ መስርሕ ክኸውን ኣይግበኦን። ከምኡ ስለ ዝኾነ እዩ ድማ ጉዳይ ዝምድናን ምትሕግጋዝን ኣብ ኣገደስቲ ሰነዳትን ፖሊሲታትን ናይ ሓደ ውደባ ኣገዳሲ ቦታ ዝወሃቦ። ሰልፊ ዲሞክራሲ ህዝቢ ኤርትራ (ሰዲህኤ) ነዚ ኣብ ዝምልከት፡ ኣብቲ ብጉባአኡ ዘጽደቖ ስኑድ መደብ ዕዮኡ ካብ ዘስፈሮ፡ “ምስ ዝዀነ ሃገር ዝህልወና ዝምድና ሓባራዊ ረብሓ ንምዕዋት ዝዓለመ እዩ። ብፍላይ፡ ምስ ጐረባብትና ሃገራት ዝህልወና ዝምድና ኣብ ሓባራዊ ዕብየትና ኣገዳሲ ግደ ክጻወት ስለ ዝኽእል፡ ልዑላውነት ሕድሕድ ብምኽባር፣ ኣብ ውሽጣዊ ጉዳያት ሕድሕድ ብዘይምትእትታው፡ ንሰላምን ቍጠባዊ ዕብየትን ብሓባር ክንስርሕ ይግባእ።” ዝብል ዓንቀጽ ኣሎ። ኣብ መንጎ ማእከላይ መንግስቲ ኢትዮጵያን ክልላዊ መንግስቲ ትግራይን እዚ ሎሚ ናብ ውግእ ዓሪጉ ዘሎ ቅልውላው ክጅመር እንከሎ፡ ኣብ ኤርትራ ዘሕድሮ ጽልዋ ኣብ ግምት ብምእታው ኣብ ኤርትራውያን ናይ “ብኸመይ ኢና እንሕዞን እንዛመዶን”? ሕቶ ከቕርብ ጸኒሑ’ዩ። ዝተፈላለዩ ወገናት ከኣ ነዚ ሕቶ ከከም ሚዛኖም ክምልስዎ ጸኒሖም። ሰዲህኤ ብወገኑ ብመንጽርዚ ኣብ ፖለቲካዊ መደብ ዕዮኡ ዝተጠቕሰ ዓንቀጽ ተመርኲሱ፡ ክሕዞ ጸኒሑ። ናይ 21 ሕዳር 2020 መግለጺ ማእከላይ ባይቶኡን ናይ 3 ሓምለ 2021 ናይ ፈጻሚ ሽማግለኡ ኣዋጁን ድማ ነዚ ዘመልክቱ እዮም። ኣብዚ ጉዳይዚ እንኽተሎ ኣተሓሕዛ ንዓወትና፡ ቀጻልነትናን ህዱእ ጉርብትናናን ወሳኒ ምዃኑ ርዱእ እዩ። ክሳብ ክንድዚ ወሳኒ ስለ ዝኾነ ድማ ካብ ስምዒትን ሕዱር ቅርሕንትን ወጺእና ናይ ውልቀሰባት ስምዒታዊ መደረ ካብ ውድባውን መንግስታውን ትካላዊ መርገጻትን ኣለሊና፡ ዝያዳ ከኣ ናይ ሓባርና ብደሆ ኣነጺርና ክንሕዞ ይግበኣና። ምስ ትግራይ ነንረብሓና ክንብል ከነማዕብሎ ካብ ዝግበኣና “ሰላማዊ ጉርብትናን ተሓጊዝካ ምዕባይን” ሓደ እዩ። እዚ ከነሰስኖን ክንከናኸኖን ዝግበኣና እዩ። እቲ ኣብዚ ከይንበጽሕ ዓንቂጹና ዘሎ ናይ ሓባር ጸላኢ ጉጅለ ህግደፍ እዩ። ስለዚ ንዓኡ’ውን ተሓጋጊዝና ከነወግዶ ይግበና። ኣብዚ መስርሕ ነናትና ብልጫታት ስለ ዘለና፡ “እቲ ሓደ ኣብ ጉዳይ እቲ ካልእ ኢዱ ብዘእትወሉ” ቅኒት ዘይኮነ፡ እቲ ሓደ ናይቲ ካልእ “ሕጽረትን ጐደሎን ብዝምልኣሉ” ተቐራሪብናን ትካላዊ መልክዕ ኣትሒዝና ናይ ምውሳን ናጻነትናን ክብርታትናን ዓቂብና ክንመሓዞ መተካእታ የብሉን። Published in EPDP Editorial Read more... ጉዳይና ሎሚ’ውን፡ ከይወጽእ ካብ ኢድና Tuesday, 20 July 2021 09:29 Written by ቤት ጽሕፈት ዜና ሰዲህኤ ርእሰ-ዓንቀጽ ሰዲህኤ ኤርትራውያን ታሪኽና ነዊሕን ዝተሓላለኸን እዩ። መስርሕ ታሪኽና ናይ ብዙሓት ኢድ ኣእታውነት ዝተራእዮ ኮይኑ፡ እቲ ጠንቂ ናይ ጸገምና ግና ምሉእ ብምሉእ ናብ ካለኦት እንድርብዮ ዘይኮነ፡ ናትና ናይ ኤርትራውያን ኣሉታዊ ግደ እውን ቦታ ነይርዎ እዩ። ደሓር ዝተራእየ ንኡስ ለውጢ እኳ እንተነበረ፣ ኤርትራ ካብ ባሕቲ ጥሪ 1890 ኣብ ትሕቲ ኢጣልያዊ መግዛእቲ ካብ እትቑረን ኣትሒዛ ነዚ ሎሚ ሒዛቶ ዘላ ስምን ቅርጽን ተረኪባ። ኤርትራውያን ንመግዛእቲ ኢጣልያ ተገዲዶም’ምበር ሓንጐፋይ ኢሎም ኣይተቐበልዎን። ብፍላይ ኣብቲ ሕሱም ግዜ ናይ መግዛእቱ ብዙሓት ሓርበኛታት ጸረ ባዕዳዊ ስምዒት ኣሕዲሮም ናይ “ኣይንግዛእን” ድምጽታት ኣስሚዖም ኢዮም። ኤርትራ ክሳብቲ 2ይ ውግእ ዓለም ብ1941 ተዛዚሙ፡ ገዛኢት ኢጣልያ ዝነበረቶ ወገን ዝሰዓር ኣብ ትሕቲ ኢጣልያዊ መግዛእቲ ኣብ ፖለቲካዊ፡ ቁጠባውን ማሕበራውን መዳያት ኩሉ ዓይነት ወጽዓታት ክወርዳ ጸኒሑ። ድሕሪ 2ይ ውግእ ዓለም ምዝዛሙ ኣብ ትሕቲ መግዛእቲ ኢጣልያ ናይ ዝነበራ ሃገራት ዕድል ክውሰን እንከሎ፡ ኤርትራ ግና ናጻ ሃገር ኮይና ክትቅጽል ኣይተዓደለትን። ከም ናይ መጀመርያ ስጉምቲ ድማ ኣብ ትሕቲ ወተሃደራዊ ምምሕዳር እንግሊዝ ክትቅጽል ተወሲኑዋ። ኣብ ትሕቲ ምምሕዳር እንግሊዝ ኣብ ዝነበረትሉ ድማ መጻኢ ዕድላ ንምውሳን ኣዝዩ ውዑይ ፖለቲካዊ ጻዕርታት ተኻይዱ። እንተኾነ ከምቲ “ሓያልሲ ብድሕሪ ኣደኻ ኣይደቅስ” ዝበሃል፡ መንግስቲ ጐረቤትና ኢትዮጵያ ምስ ምዕራባውያን ዝነበሮ ጽቡቕ ዝምድና ተጠቒሙ ነቲ ቅድመ-መግዛእቲ ኤውሮጳዊ ሓይልታት ዝነበረ ታሪኽ ብምልዓል፡ ናይ “ኤርትራ ትግበኣኒ እያ” ዝብል ጠለብ ስለ ዘቕረበ ጉዳይ ሃገርና ተሓላሊኹ። እቲ ጸገም ናይ ኢትዮጵያ “ኤርትራ ትግበኣኒ እያ” ምባል ጥራይ ዘይነበረን። ብዙሓት ንረብሓ ህዝቢ ኤርትራ ብምጉሳይ ብዛዕባ ረብሓኦምን ተጽዕኖኦም ኣብ ዞባናን ዘቐድሙን ንኢትዮጵያ ብዋጋ ኤርትራ ከሕይሉ ዝወጠኑን ኢድ ኣእታውነት፡ ነታ ቀይሕ ባሕሪ ክበሃል እንከሎ ትጉምጅው ዝነበረት ኢትዮጵያ ሓጊዝዋ። ኤርትራዊ ጉዳይና ንክተሓላለኽን በቲ ክሳብ ሕጂ ኣሰሩ ዘይጠፈአ ሕማቕ ዘበን ክንሓልፍን እቲ ጠንቂ ናይ ገዛኢት ኢትዮጵያን ደገፍታን ሓጥያት ጥራይ እዩ ነይሩ ኢልካ ዝድምደም ኣይኮነን። ናይቶም ሰብ ጉዳይ ኤርትራውያን ኣብ ምውሳን መጻኢ ዕድል ሃገሮም፡ ከጋጥም ዝኽእል ሓደጋ ተረዲኦም ሓቢሮም ኣብ ክንዲ ምቅላስ ምስዚ ሎሚ ንዕዘቦ ዘለና ዝመሳሰል ፖለቲካዊ ምብትታንን ስርሕ ፍንጥሕን እውን ግደ ነይርዎም እዩ። ብሓፈሻ ንብዙሓት ኣብ ኤርትራ ህርፋን ዝነበሮም፡ መንግስታት ብፍላይ ከኣ ንመግዛእቲ ኢትዮጵያ ኣፍደገኻ ከፊትካ ምሃብን ምስኣ ምትሕብባርን ኤርትራ ብዓንተብኡ ልኡላዊት ሃገር ከይትኸውን ግደ ከም ዝነበሮ ሸለል ኢልካዮ ዝሕለፍ ኣይኮነን። ሎሚ እውን ክንመሃረሉ ዝግበኣና ተመኩሮ እዩ። ውድብ ሕቡራት ሃገራት ምናልባት በቲ ሓደ ወገን ነቲ ኤርትራውያን “ናጽነትና ይወሃበና” ዝብልዎ ዝነበሩ በቲ ካልእ ወገን ከኣ መግዛእቲ ኢትዮጵያ “ኤርትራ ኣካል ግዝኣተይ እያ” ዝብሎ ዝነበረ ጫፋት ደኾን ማእከላይ ፍታሕ ይኸውን ብዝብል ጉልባብ ኢትዮጵያ ኣብ ኤርትራ እግራ ኣደልዲላ ንክትረግጽ፡ ኤርትራን ኢትዮጵያን ብፈደረሽን ክቑረና ወሲኑ። እንተኾነ እቲ ፈደረሽን ኣብ ርእሲ ምርጫ ህዝቢ ኤርትራ ዘይምንባሩ ስሰዐን ህዉኽ ተንኮልን ኢትዮጵያ ተወሲኽዎ ኣብዘይመዓልቱ ፈሪሱ። ኤርትራ ከኣ፡ ብዘይ ፍቓድ ህዝባ ተገዲዳ መበል 14 ጠቅላይ ግዝኣት ኢትዮጵያ ኮይና። ኣብቲ እዋንቲ “ኣብ ትሕቲ መግዛእቲ ምንባርዶ ወይ ዝተነፍገካ ናጽነት ብቃልሲ ምምላስ?” ዝብል ምርጫ ናብ ህዝቢ ኤርትራ ቀሪቡ። ህዝቢ ኤርትራ ከኣ ተቓሊስካ መሰል ርእሰ-ውሳነኻ ምምላስ እምበር፡ ኣብ ኣርዑት መግዛእቲ ንምንባር ስለ ዘይመረጸ፡ እቲ ካብ ንግሁኡ ናቱ ጸገማትን ሕጽረታትን ዝነበሮ ብረታዊ ቃልሲ ህዝቢ ኤርትራ ብባሕቲ መስከረም 1961 ተጀሚሩ። ድሕሪ ኣህላኺ ቃልስን መስዋእትነትን ከኣ ብ1991 ብናጽነት ኤርትራ ተኸምቲኡ። ብዓንተብኡ እውን ቃልሲ ህዝቢ ኤርትራ ዘይኤርትራዊ ሓይሊ ካብ መሬት ኤርትራ ብምውጻእ ጥራይ ከምዘይውዳእ ርዱእ ነይሩ። ስለዚ ድሕሪኡ እውን “ናጻ ኤርትራ ከመይ ትመሓደር ናይ ምውሳን ቃልሲ” ቀጺሉ እነሆ ክሳብ ሕጂ ህያው እዩ። እዚ ቃልሲ ድሕሪ ናጽነት ህዝቢ ኤርትራ ዝተጸበዮኳ እንተነበረ፡ ክንድዚ ዝወሰዶ ዘሎ ግዜ ክወስድን እቲ መስርሕ ክሳብ ክንድዚ ካብ ግዜ መግዛእቲ ብዝኸፈአ ህዝቢ ኤርትራ ዝሳቐየሉ፡ ዝመዛበለሉ፡ ዝስወረሉን ኩሉ መሰላቱን ዝግፈፈሉን ክኸውን ግና ንመብዛሕትኡ ካብ ትጽቢት ወጻኢ እዩ። ጉዳይና ድሕሪ ናጽነት ኣብ ዓለም ካብቲ እቲ ዝኸፈአ ተረኽቦታት ሓደ ክነሱ፡ ኣብ ኣደባባያት ዓለም ዘይስማዕን ዘይረአን ኩይኑ ጸኒሑ። ንሕና እቶም ዋናታት እውን፡ ውሱናት ሓደስቲ ተርእዮታት የጋጥሙ እሞ ንዝተወሰነ ግዜ ድምጽና ኣስሚዕና ደሓር ከኣ ክንሃጥም ኢና ጸኒሕና። ብሰንኪ ብኩራት ቀጻልነት ከኣ ኣየድማዕናን። ምእሳር መራሕትን ጋዜጠኛታትን 2001፡ ህልቂት ደሴት ላምፓዱዛ፡ ተበግሶ ወዲ ዓልን ምንቅስቓስ ኣኽርያን፡ ደሓር ድማ ምግሃድ ዘይትካላዊ ምሕዝነት ዲክታተር ኢሳያስ ኣፈወርቅን ኣብይ ኣሕመድ ዓሊን ተኸቲሎም ዝተራእዩ ምብርባራት ከምቲ ዝድለ በርቲዖም ዘይምቕጻሎም ንኣብነት ዝጥቀሱ እዮም። ኣብዚ እዋንዚ ርሑቕ ከይከድና ኣብ ከባብና ብዙሓት ነውጽታት ኣለዉ። ኣብ ኢትዮጵያ ኣጋጢሙ ዘሎ ድማ ብዓብይኡ እዩ። ብፍላይ ንኤርትራ “እውክል እየ” ዝብል ጉጅለ ህግደፍ ዝተሳተፎ ስለ ዝኾነ፡ ጉዳይ ኢትዮጵያ ካብቲ ካልእ ዞባዊ ነውጽታት ዝያዳ ከም ዘገድሰና ብሩህ እዩ። ኢሳያስ ንዝሓለፉ 30 ዓመታት ገዛ ዓጽዩን ድምጺ ኣጥፊኡን ንምጽቃጥ ከም ናይ ወጻኢ ፖሊሲ ወሲዱ፡ ህዝብና ክብድል ጸኒሑ። ሎሚ ግና ከምቲ “ኣድግስ ሃሊላ በላዒኣ ትጽውዕ” ዝበሃል ኣብ ዘይጉዳዩ ከዳኽር ምስ ጀመረን ብዝፈጸሞ ግህሰታት ሰብኣዊ መሰላትን ናይ ውግእ ገበናትን ኣካል ዞባዊ ኣጀንዳ ኮይኑ ስሙ ካብ ቅድም ብዝኸፍአ ክለዓልን ምስሉ ብሕማቕ ክሰኣልን ይውዕል ኣሎ። ኢሳያስ ዞባዊ ኣጀንዳ ዝኸውን ዘሎ በይኑ ዘይኮነ፡ ኤርትራና’ውን ትልከም ኣላ። ስለዚ ኤርትራ እውን ኣካል ናይቶም ሓያላት ሃገራት ዞባዊ ሕሳባቶም ንክሰርዑ ሒዘምዎ ዘለዉ ትልሚ ትዂረት ዳግመ-ውደባ ኮይና ኣላ። ካብዚ ትልሚዚ ሎሚኸ ኤርትራ ከምቲ ናይ ቅድሚ 60 ዓመታት ክትጥለም ድያ ወይ ብመኽሰብ በሪኻ ክትወጽእ ኣዝዩ ዘተሓሳስብ እዩ። ኣብዚ እዋንዚ ንሕና ናይ ለውጢ ሓይልታት ኩሉ ኣወንዚፍና “ንምህላውን ዘይምህላውን ልኡላዊት ኤርትራ” ኣቐዲምና እንተዘይተቓሊስና ሎሚ እውን ታሪኽ ንገዛእ ርእሱ ደጊሙ ግዳይ ዘይንኾነሉ ምኽንያት የለን። ካብቲ ናይ ቅድሚ ሕጂ ብሰንኪ ዘይምስጣምና ጉዳይ ሃገርና ኣብ ኢድ ዘይዋናታቱ ዝወደቖ ከየጋጥመና’ሞ ዳግማይ ከይንጠዓስ “ጉዳይና ሎሚ’ውን ከይወጽእ ካብ ኢድና” ብዝብል ክንስጉም ሓደራ ንብል።
HBXG የባለቤትነት የአዕምሯዊ ንብረትን የሚይዝ እና በአሁኑ ጊዜ በዓለም ላይ ካሉ ከፍተኛ 500 ኢንተርፕራይዞች አንዱ የሆነው የኤች.ቢ.ኤስ ቡድን አባል ለሆነው ለተንቆጠቆጡ ከፍ ወዳለ የማሽከርከሪያ ቡልዶዘሮች ብዛት ማምረት የተገነዘበ ልዩ አምራች ነው። ከፍተኛ የቴክኖሎጂ ድርጅት ጠንካራ የቴክኖሎጂ ልማት ሀይሎች እና የክልል ደረጃ የ R&D ማእከል ያለው ፣ ኤች.ቢ.ጂ በከፍተኛ የቴክኖሎጂ ኢንተርፕራይዝ ፣ እንዲሁም በሄቤ ግዛት ውስጥ ለአዕምሯዊ ንብረት ልማት ቀዳሚ የእርሻ ድርጅት ነው። SD7N ፣ SD8N ፣ SD9 SD7N ፣ SD8N ፣ SD9 ቡልዶዘር በአስተማማኝ ፣ ዘላቂ እና በምስራቅ ጥገና ዋና ዋና ባህሪያትን በመደሰት በራሳችን ጥንካሬ የተገነባው ከፍ ያለ የመንዳት ቡልዶዘር ነው።
በስፖርቱም ሆነ በሌላው ጉዳይ አገሬን ከነኗሪዎቿ እንደ ሮቤል ኪሮስ ያስተዋወቀልኝ የለም። እንደሱ፥ በደልና ግፉን ሁሉ ባንድ ላይ ሸክፎ ለዓለም ያሳየልኝ የለም። ሙስናውን፣ ውጥንቅጡን፣ የወጣቱን ጉስቁልናና መገፋት፣ የስራ ማጣቱን፣ ሞያ ማቃለሉን፣ የሆድ ስፋቱን፣ የፖለቲካና የዘር መድልዎውን፣ የኑሮ ልዩነቱን (‘ሰላም ውሎ መግባት’ን ካለማወቅና ‘የጠሉትን የመቃወምን ዋጋ’ ካለመተመን፣ እስከ ‘የፈለጉትን ልዩ ነገር መሞከር’ መቻል ድረስ)… “መተዋወቅ” ላይ ኢትዮጵያ ከፍተኛ የሆነ መጭበርበር ደርሶባታል። ሀቀኛ ኗሪዎቿም ተበድለዋል። ከትናንት በስቲያ ግን በሮቤል ቀፈት በኩል ሁሉም ነገር ታየ። በእርሱ ከአቅም በታች በሆነ ችሎታ ኦሎምፒክ ላይ መሳተፍ ሁሉም ነገር ፍጥጥ ብሎ ተነገረ። ሮቤልም አባቱም ያውቃሉ ብዙ ችሎታ እያላቸው ቤት የቀሩ ድንቅ ዋናተኞች እንዳሉ… ሌላ ሰው ተወክሎ ቢወዳደር የማሸነፍ እድል እንደነበረን… የሰውነት አቋሙን ዝርክርክነት (ፎቶው ላይ ወላ ተሰብስቦ ነው)… በምን መስፈርት እንደተመለመለና ባንዲራ ተሸካሚ እንደሆነ… እንዲህ ያሉ ትልልቅ ጉዳዮች ላይ አገርን ለመወከል ቀርቶ ለተራ የቀበሌ ሥራ፣ ሚኒማውን ማሟላት ማለት ዝምድና ወይም የፖለቲካ ትስስር መፍጠር ማለት እንደሆነ… ሌሎችም ብዙ ባለጊዜያት ያውቃሉ። ግን በቃ ሮቤል መሞከር የሚፈልገውን ነገር እንዲሞክርና “ለየት” ማለት እንዲችል፥ የአገሪቷን መስፈርት ያሟላል። እንደአባትና ልጅ ሊያሳፍር የሚገባ ጉዳይ ሳይቀር፥ እንደባለጊዜ ሲታይ አእምሮን ይደፍንና ያኮራል። ከነኅሊና ከሆኑ ምን እውቀትና ጉጉት ቢሰንቁ፣ ሰተት አድርጎ የማያስገባውን የሥራና የሞያ ዓለም አሳየልኝ። በየትኛውም ዘርፍ፣ ሰው ምን ያህል ያሸበረቀ ሲቪ ቢኖረው፥ በልኩ የተሰራ ስራ ላይ ተወዳድሮ አገሩን ማገልገል ቀላል እንደማይሆንለት… በአንጻሩ፥ የሚፈለገውን ሞያዊ አቋም ያላሟላ ቦርጫም፥ ላዩ ላይ ተጣብቆ በሚያስጨንቀውም ሆነ፣ ሰፍቶት በሚወላለቅበት፥ የስራ ዓለም ላይ ገብቶ አገሩ ላይ መገልገልና ሕዝቧን መበደል መቻሉን አሳየልኝ። የራበውና ቤተሰብ ማስተዳደር ያለበት ሰው ህሊናውን ሸጦ፣ የማያምንበትን ሀሳብ እያራመደ ዳቦ ይገዛ ዘንድ የሚያስገድደውን የተጨማለቀ ሲስተም ፍንትው አደረገልኝ። የተማሩና አገር ውስጥ መስራት ያልቻሉ ብዙ ሰዎች ለስደት ወጥተው በየበረሀው ቀርተዋል። የቀናቸውም በየሰው አገሩ ተበትነዋል። እንኳን የማይችሉትን ልዩ ነገር ለመሞከር ቀርቶ፣ የሚችሉትን ልዩ ነገር መስራት እንዳይችሉ በሀሳብ ልዩነታቸውና በፖለቲካ ተሳትፎአቸው የተነሳ ከየእስር ቤቱ ፍርግርግ ጀርባ የተወረወሩም ሞልተዋል። መንግስትን የሚቃወም መፈክር ያዛችሁ ተብለው ከዩኒቨርስቲ ትምህርት ገበታቸው ሳይቀር ተፈናቅለው ጥቃት የተፈጸመባቸውም አሉ። በየጎዳናው ለሰላማዊ ሰልፍ ወጥተው በግፍ ደማቸው የሚንዠቀዠቅ ወጣቶችም አይቆጠሩም። በአንጻሩ ደግሞ፥ የፖለቲካ ታማኝነትንና ዝምድናን ተገን አድርገው፥ ሳያንኳኩ፣ በተኙበት በሮች ተከፍተውላቸው ከቤት የሚጠሩ ቦርጫሞች አሉ። ይኼን ይኼን ሁሉ ሮቤል አሳየልኝ። በአትሌቲክሱ እንኳን ብንመለከት፥ ብዙ ችሎታ ያላቸው ሰዎች ለሌላ አገር ባንዲራ እየሮጡ ነው። ከአገር ቤት የሚገፉት፥ እንዲህ እንደሮቤልና አባቱ ያሉ የኅሊና ቦርጫሞች እየተመረጡባቸው ነው። ይህኔ፥ እሱ ቀፈቱን ለዓለም ባሳየበት ቅጽበት ቅስማቸው ተሰብሮ የስደት በርን ያማተሩ ብዙ ዋናተኞች ይኖራሉ። በሌላውም ዘርፍ እንዲሁ። ….እንጦጦ ሄደሽ ብትወድቂ ብትነሺ፣ አገር እቅፉን በሚደንቅ ብቃት ብትሮጪ፥ አትሌቲክስ ማኅበሩ ዙሪያ ዘመድ ከሌለሽ ማንም አያይሽም። ብለሽ ብለሽ ሲመርሽ፥ እዚያ ለሚሮጡት ጀላቲና ቀዝቃዛ ውሀ በመሸጥ ራስሽን ለማስተዳደር ትሞክሪ ይሆናል። …ይኼን ይኼን ሁሉ ብዙ ሳያወራ አሳየልኝ። ሮቤል አገራችንን በዋና ለመወከል ወጥቶ፥ በዋና ዋና ጉዳዮች ላይ ወክሎን ለዓለም አሳይቶልናል፣ እዚሁ እያለንም ለተጋረደብን ሰዎች ነገሮችን ገላልጦልናልና፥ ከእርሱ ይልቅ ፈልቅቆ ባሳየን አገር ላይ ዐይናችንን እንጣል። የእርሱ ቦርጩን ማዝረክረክ የማሳፈሩን ያህል፣ የብዙ ቀልዶች መፈጠር ምክንያት ቢሆንም፥ እሱ እሱ እንዳያዘናጋንና መብታችንን ከመጠየቅ (ቢያንስ መበደላችንን በቅጡ ከመገንዘብ) እንዳያዘናጋን። #Ethiopia #StopKillingCivilians Rate this: Posted on August 11, 2016 Categories ሲመስለኝ, ትዝብት, ጨዋታTags Eprdf, Ethiopia, Ethiopia Protests, EthiopiaProtests, Rio2016Leave a comment on ሀገሬን ከነኗሪዎቿ…
የሩዋንዳው ፕሬዚደንት ፖል ካጋሜ በቀጣዩ እአአ 2017 ለ3ኛ ጊዜ ሊመረጡ ይችሉ እንደሆን ለመወሰን፣ በቀጣዩ ሳምንት የህገ-መንግሥታዊ ማሻሻያ ድምፅ አሰጣጥ እንደሚካሄድ ገለጹ። ዋሽንግተን ዲሲ — የሩዋንዳው ፕሬዚደንት ፖል ካጋሜ በቀጣዩ 2017 ለ3ኛ ጊዜ ሊመረጡ ይችሉ እንደሆን ለመወሰን፣ በቀጣዩ ሳምንት የህገ-መንግሥታዊ ማሻሻያ ድምፅ አሰጣጥ እንደሚካሄድ ገለጹ። የሩዋንዳ መንግሥት ዛሬ ረቡዕ ይፋ እንዳደረገው ከሆነ፣ ከሩዋንዳ ውጪ ለሚኖሩ ዜጎች ውሳኔ-ሕዝቡ የሚካሄደው በመጪው ታኅሣሥ 1 ቀን እአአ 2008 ዓም ሲሆን፣ እዚያው ሩዋንዳ ላሉ ነዋሪዎች ደግሞ ታኅሣሥ እአአ 2, 2008 ነው። ውሳኔ-ሕዝቡ የሚጠይቀው፣ የአንድ ፕሬዚደንት የሥልጣን ዘመን ከሰባት ወደ አምስት ዓመት ዝቅ እንዲል የቀረበን ማሻሻያ ለማጽደቅ ሲሆን፣ እአአ ከ2000 ዓ.ም. ጀምረው ሥልጣን ላይ ለቆዩት ለፕሬዚደብት ካጋሜ ግን ልዩ አስተያየት ያደርጋል። አሁን ሥራ ላይ ባለው በወቅቱ ህግ መሠረት፤ ካጋሜ እአአ በ2017 ሥልጣን እንዲለቁ ይደነግጋል። በማሻሻያ ህጉ ግን ለሦስተኛ የሰባት ዓመት ጊዜ እንዲወዳደሩ፣ ከዚያ ለሁለት ተከታታይ አምስት ዓመት እንዲወዳደሩ ይፈቅዳል።
Labor dispute scope of application of labor proclamation Federal supreme court of Ethiopia cassation decisions labor law volume 17 አንድ ባለሙያ በአሠሪው ቁጥጥር ሳይሆን በራሱ የሙያ ኃላፊነት የሙያ አገልግሎት ለመስጠት ከአንድ አሠሪ ጋር ውል ሲኖረው ጉዳዩ የሚገዛው በአሠሪና ሠራተኛ ህግ ስላለመሆኑ፣ -ከአንድ ባለሙያ ጋር የሙያ ግልጋሎት ውል ያለው አሠሪ ውሉን በማናቸውም ጊዜ ማፍረስ ሥለመቻሉ፣ አዋጅ ቁጥር 377/96 አንቀጽ 3 ንዑስ አንቀስ /1//2/ የፍ/ህ/ቁ. 2140፣2646/1/፣ 2638/1/ የሰ/መ/ቁ. 101396 ታህሳስ 21 ቀን 2007 ዓ.ም ዳኞች፡- አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ ሱልጣን አባተማም ሙስጠፋ አህመድ ተኸሊት ይመሰል አመልካች፡- አዲስ አጠቃላይ ሆስፒታል ጠበቃ አብደላ ዓሊ ቀረቡ ተጠሪ፡- ዶ/ር ምስራቅ ጥላሁን ጠበቃ አቶ ስመኘው አራጌ ቀረቡ መዝገቡን መርምረን የሚከተለውን ፍርድ ሰጥተናል ፍ ር ድ ጉዳዩ የቀረበው አመልካች የፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በመዝገብ ቁጥር 42275 ሐምሌ 9 ቀን 2005 ዓ.ም የሰጠው ውሣኔና የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት በመዝገብ ቁጥር 135997 ግንቦት 18 ቀን 2006ዓ.ም የሰጠው ውሳኔ መሠረታዊ የሕግ ስህተት ያለበት ስለሆነ በሰበር ታይቶ ይታረምልኝ በማለት ያቀረበውን የሰበር አቤቱታ አጣርቶ ለመወሰን ነው፡፡ ጉዳዩ የሥራ ውል ከሕግ ውጭ በአሠሪው ተቋርጣል በማለት ያቀረቡትን ጥያቄየሚመለከት ነው፡፡ 1. የክርክሩ መነሻ ተጠሪ ያቀረበው የክስ ማመልከቻ ነው፡፡ተጠሪ በአመልካች ድርጅት ውስጥ በወር ብር 8000,/ስምንት ሺ ብር/ እየተከፈለው በራዲያሎጅስት ሙያ ከጥር 1 ቀን 2000ዓ.ም ጀምሮ ሲያገለግሉ የቆዩ መሆኑን ገልፀው፤አሰሪው አመልካች ከሕግ አግባብ ውጭ ያቋረጠ ስለሆነ በአዋጅ ቁጥር 377/96 ድንጋጌዎች መሠረት የተለያዩ ክፍያዎች እንዲከፍል ውሣኔ ይሰጥልኝ በማለት አመልክተዋል፡፡ አመልካች ተከሣሽ ሆኖ ቀርቦ ከከሳሽ/ተጠሪ/ጋር የሥራ ቅጥር ውል ግንኙነት የለንም፡፡ከሳሽ ጋር ያለን ግንኙነት፣ከሳሽ በትርፍ ሠዓታቸው የሙያ ግልጋሎት እየሰጡ ክፍያ የሚያገኙበት የውል ግንኙነት ነው፡፡ተከሳሽ ይህንን በትርፍ ሠዓት የሚሰጥ የሙያ ግልጋሎት ውል አላቋረጠም፡፡ ከሳሽ የሙያ ፈቃዳቸውን ከጤና ጥበቃ ሚኒስትር ያላሳደሱ በመሆኑ ፈቃዳቸውን አድሰው ሲቀርቡ ሥራ የሚጀምሩ ፤መሆኑን ተገልፆላቸዋል ከሳሽ በድርጅታችን ውስጥ በቀን ሁለት ሰዓት የሚሠራ ሲሆን በጡረታ የተገለሉ በመሆኑ ከከሳሽ ጋር ቋሚ የሆነ የአሠሪና የሠራተኛ ግንኙነት የላቸውም በማለት ተከራክረዋል፡፡ 2. የሥር ፍ/ቤት ግራ ቀኙ ያቀረቡትን ክርክር ከመረመረ በኃላ የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር የከሳሽን ስም በመጥቀስ ጥቅምት 5 ቀን 2002 ዓ.ም የፃፈው ደብዳቤና ሌሎች የፅሑፍ ሰነዶች በማስረጃነት ያቀረቡለት መሆኑን ጠቅሶ በከሳሽ እና በተከሳሽ መካከል የአሠሪና ሰራተኛ ግንኙነት አለ ከሳሽ የተከሳሽን የሥራ ውል ያቋረጠው ከሕግ አግባብ ውጭ ነው በማለት ከሳሽ ለተከሳሽ የሥራ ስንብት ክፍያ የማስጠንቀቂያ ክፍያ የካሣ ክፍያና ክፍያ ለዘገየበት ክፍያና የፅሁፍ ክፍያ እንዲከፍል ውሳኔ ሰጥቶበታል፡፡ አመልካች በዚህ ውሳኔ ቅር በመሰኘት ይግባኝ ለፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት አቅርቧል፡፡ የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት የግራ ቀኙን ክርክር ከሰማ በኃላ የሥር ፍርድ ቤት የሰጠውን ውሣኔ አፅንቶታል፡፡ 3. አመልካች ግንቦት 28 ቀን 2005 ዓ.ም በተፃፈ የሰበር አቤቱታ ተጠሪ ከጤና ጥበቃ ሚኒስቴር የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ተሰጥቷቸው ከአመልካች ዘንድ በቀን ሁለት ሠዓት ብቻ የሚያገለግሉራዲዮሎጂስት ናቸው፡፡ ይህ ፍሬ ጉዳይ በተጠሪ አልተካደም ይህም በአዋጅ ቁጥር 377/1996 አንቀፅ 3 ንዑስ አንቀጽ 2(1) የሚሸፈንና በአመልካች እና በተጠሪ መካከል የአሠራና እና ሠራተኛ ግንኙነት የሌለ መሆኑን የሚያሳይ ሆኖ እያለ የበታች ፍርድ ቤቶች የሥራ ውል አላግባብ ተቋርጧል በማለት የተለያዩ ክፍያዎች እንድከፍል መወሰናቸው መሠረታዊ የሕግ ስህተት ያለበት ስለሆነ በሰበር ታይቶ እንዲታረምልኝ በማለት አመልክቷል፡፡ ተጠሪ ሐምሌ 17 ቀን 2005 ዓ.ም በተፃፈ መልስ እኔ በራሴ ኃላፊነት ሳይሆን በአመልካች ኃላፊነትና ቁጥጥር ሥር ሆኜ ሥራ የምሠራ ሠራተኛ ነኝ፡፡ ሬዲዮሎጅስት አገልግሎት የሚሰጥበት የሙያ ዘርፍ ነው፡፡ አመልካች ከሚገኘው ደመወዝ በየወሩ የሥራ ግብር 2,433.65(ሁለት ሺ አራት መቶ ሰላሣ ሶስት ብር ከስልሣ አምስት ሣንቲም ) እየቀነሰ ያስቀራል እንጅ በቀን ሁለት ሰዓት መስራት የአመልካችና የእኔን የስራ ውል ስምምነት የሚያሳይ እንጂ የአመልካች ሰራተኛ አለመሆኔን የሚያሳይ አይደለም፡፡ ስለዚህ የበታች ፍርድ ቤቶች የሰጡት ውሣኔ ይጽናልኝ በማለት ተከራክረዋል፡፡ አመልካች ሐምሌ 29 ቀን 2006 ዓ.ም የተፃፈ የመልስ መልስ አቅርበዋል፡፡ 4. ከሥር የክርክሩ አመጣጥና በሰበር የቀረበው ክርክር ከላይ የተገለፀው ሲሆን እኛም የበታች ፍርድ ቤቶች በአመልካችና በተጠሪ መካከል በአዋጅ ቁጥር 377/1996 የሚሸፈን የአሠሪና ሠራተኛ ግንኙነት አለ፣ አመልካች ከሕግ አግባብ ውጭ የሥራ ውሉን አቋርጧል በማለት የተለያዩ ክፍያዎች አመልካች ለተጠሪ እንዲከፍል የሰጠው የሕግ መሠረት ያለው ነው ወይስ አይደለም የሚለውን ጭብጥ በመያዝ ጉዳዩን መርምረናል፡፡ 5. ጉዳዩን እንደመረመርነው ተጠሪ “በሬድዮሎጂ” የሕክምና ሙያ የስልጠና በቂ ዕውቀትና ክህሎት ያለውና የደንብ ቁጥር 76/1994 አንቀፅ 20 በሚደነግገው መሠረት በሕግ ሥልጣን ከተሰጠው አካል በሙያው የሕክምና አገልግሎት ለመስጠት የሚያስችለው የሙያ ብቃት ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት የተሰጠው ባለሙያ መሆኑ በግራ ቀኙ ክርክርና ማስረጃ ተረጋግጧል፡፡ ከዚህ በተጨማሪ ተጠሪ ከጥር 1 ቀን 2000 ዓ.ም ጀምሮ በአመልካች ድርጅት በቀን ለሁለት ሠዓት ያህል በመገኘት ከአመልካች ጋር በፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር 2641 በሚደነግገው መሠረት የሆስፒታል ውል ከተዋዋሉ የአመልካች ደንበኞች የሙያ አገልግሎት ሲሰጥ የቆየ መሆኑና ተጠሪ ለሚሰጠው አገልግሎት አመልካች በየወሩ ብር 8000 /ስምንት ሺ ብር/ክፍያ ሲከፍለው የኖረ መሆኑ በግራ ቀኙ ክርክርና ማስረጃ ተረጋግጧል፡፡ 6. አመልካች እና ተጠሪ ከላይ የተገለፀው አይነት የውል ግንኙነት የነበራቸው መሆኑ አያከራክርም፡፡ አከራካሪው ጉዳይ ይኽ በአመልካችና በተጠሪ መካከል ፀንቶ የኖረው ግንኙነት የአሠሪና ሠራተኛ ግንኙነት ነው ወይስ የዕውቀትና የሙያ ሥራ ለማከራየት የተደረገ የውል ግንኙነት ነው? የሚለው ነጥብ ነው፡፡ ይህንን ጭብጥ ለመወሰን በአመልካች ተጠሪና የሕክምና አገልግሎት በሚሰጣቸው ህሙማን /የአመልካች ደንበኞች መካከል የሚኖረውን ግንኙነት መመልከት ያስፈልጋል፡፡ ከላይ እንደተገለፀው አመልካች በደንብ ቁጥር 76/94 አንቀጽ 20 እና ተከታይ ድንጋጌዎች መሠረት በሙያው የሕክምና ግልጋሎት ለመስጠት የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ሰርተፊኬት ያለው ባለሙያ ነው፡፡ከዚህ በተጨማሪ አመልካች የፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር 2140 በሕክምና ባለሙያዎች ላይ የሚጥለው ግዴታና በፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር 2646(1) መሠረት ለሚሰጠው አገልግሎት የአመልካች ደንበኛ ከሚከፍለው ክፍያ ተጠሪ ምን ያህል ገንዘብ በወር ሊከፈለው እንደሚችል በውል በመስማማት፣ሙሉ በሙሉ በአመልካች ተቆጣጣሪነትና አሠሪነት እየተመደበ ሳይሆን ፣በቀን ለሁለት ሠዓቶች ሙያዊ አገልግሎትየሚሰጥ ባለሙያ መሆኑን የግራ ቀኙ ክርክርና በበታች ፍርድ ቤቶች የተረጋገጡት ፍሬ ጉዳዮች ያሳያሉ፡፡ 7. የአሠሪና ሠራተኛ ጉዳይ አዋጅ የተፈፃሚነት ወሰን በዝርዝር የሚደነግገው በአዋጅ ቁጥር 397/96 አንቀፅ 3 ፣ንዑስ አንቀፅ (1) አዋጅ በአሠሪና ሠራተኛ መካከል በሚደረግ በቅጥር ላይ የተመሠረተ የሥራ ግንኙነት ላይ ተፈፃሚ እንደሚሆን በመርህ ደረጃ ደንግጓል፡፡ አዋጅ በዚህ ጠቅላላ መርህ የማይካተቱና የቅጥር ላይ የተመሰረቱ የሥራ ግንኘነቶች በአዋጅ ቁጥር 377 አንቀጽ 3 ንዑስ አንቀጽ 2 በልዩ ሁኔታና በዝርዝር ደንግጓል፡፡ የአዋጅ አንቀፅ 3 ንዑስ አንቀፅ 2 ድንጋጌ ቃል በቃል ሲነበብ ‹‹ይህ አዋጅ ከዚህ በታች በተዘረዘሩት በቅጥር ላይ በተመሠረቱ የሥራ ግንኙነቶች ላይ ተፈፃሚ አይሆንም ›› የሚል ይዘት ያለው ሲሆን በአዋጅ አንቀጽ 3 ንዑስ አንቀጽ 2 በዝርዝር ከተደነገጉ አዋጅ ተፈፃሚነት ከማይሆንባቸው ግንኙነቶች ውስጥ፤አንድ ተዋዋይ ወገን ዋጋ እየተከፈለው በራሱ የንግድ ሥራ ወይም በራሱ የሙያ ኃላፊነት የሚሠራ ስራ የሚያከናውን ሲሆን፣አዋጅ ቁጥር 377/96 ድንጋጌዎች ተፈፃሚነት የሌላቸው መሆኑ በአዋጅ አንቀጽ 3 ንዑስ አንቀጽ 2(1) ተደንግጓል፡፡ 8. ከላይ እንደተገለፀው ተጠሪ ሙሉ በሙሉ በአመልካች መሪነትና ቁጥጥር ሣይሆን በአመልካች ድርጅት ውስጥ በቀን ለሁለት ሠዓት ያክል ከአመልካች ጋር የሆስፒታል ውል ለተዋዋሉ የአመልካች ደንበኞች የራድዮሎጅ የሙያ ግልጋሎት በራሱ የሙያ ኃላፊነት የሚሰጥ ነው፡፡ አመልካች ተጠሪ ይህንን የሙያ ግልጋሎቱን ሌላ ቦታ የሚገኝ የህክምና ተቋም ወይም ከአመልካች ጋር ምንም አይነት የሆስፒታል ውል ግንኙነት ለሌላቸውና የአመልካች የህክምና ካርድ ላልያዙ ሰዎች እንዲሰጥናየሥራ ስምሪት መስጠትና አመልካችን ተቆጣጥሮ ማሠራት አይችልም፡፡ ከዚህ በተጨማሪ ተጠሪ የአዋጅ ቁጥር 377/96 አንቀፅ 61 እና ተከታታይ ድንጋጌዎች መሠረት በቀን ሥምንት ሠዓት በሣምንት አርባ ሥምንት ሠዓት ከሥራ ቦታ እንዲገኝ ለማስገደድና ተቆጣጥሮ ማሰራት እንደማይችል የግራ ቀኙ ክርክርና ከበታች ፍርድ ቤቶች ውሣኔ ተረድተናል፡፡ 9. የሥር ፍ/ቤት ተጠሪ በቀን ለሁለት ሠዓት ብቻ አገልግሎት መስጠቱ፤ ከአመልካች ጋር በአዋጅ ቁጥር 377/96 የሚሸፈን የአሠሪና ሠራተኛ ግንኙነት ከመመስረት አይገድበውም በማለት ውሣኔ ሰጥቷል፡፡ ሆኖም ይህ የስር ፍርድ ቤት የሰጠው የሕግ ትርጉምና ውሳኔ የአዋጅ ቁጥር 377/1996 ከአንቀፅ 61 እስከ አንቀፅ 64 የተደነገጉትን ድንጋጌዎች ይዘትና ውጤት ያገናዘበ ካለመሆኑም በላይ ፣በአዋጅ አንቀጽ 65 ልዩ ድንጋጌ ያገናዘበ ሆኖ አላገኘነውም፡፡ በአዋጅ አንቀጽ 65 መሠረት በሥራ ውሉ ወይም በህብረት ስምምነት በሌላ አኳኃን ካልተወሰነ በስተቀር ፣የአዋጁ የስራ ሰዓት የሚመለከቱት ከአንቀጽ 61 እስከ አንቀጽ 64 የተደነገጉት ድንጋጌዎች ተፈፃሚነት የማይኖራቸው በንግድ መልዕክተኞች በንግድ ወኪሎች ላይ እንደሆነ በግልፅ ተደንግጎአል፡፡ ከዚህ አንፃር የሥር ፍርድ ቤት የአዋጅ የሥራ ሠዓት ድንጋጌዎች ተጠሪ የአመልካች ቅጥር ሰራተኛ ነው ብሎ ለመወሰን ተፈፃሚነት እንደሌላቸው በመግለፅ የሰጠው ትርጓሜ የአዋጅ ቁጥር 377/1996 አንቀፅ 65 ልዩ ድንጋጌ ያላገናዘበና መሠረታዊ የሕግ ስህተት ያለበት ሆኖ አግኝተነዋል፡፡ 10. ከላይ በዝርዝር የተገለፁት ምክንያቶች ተጠሪ በአዋጅ ቁጥር 377/96 አንቀጽ 3 ንዑስ አንቀፅ 2/1) መሠረት ከአመልካች ቁጥጥርና የሥራ አለመረዳት ሣይገደብ በራሱ የሙያ ኃላፊነት በቀን ለሁለት ሠዓት የራዲዮሎጅ የሙያ አገልግሎት የሚሰጥ ባለሙያ እንጅ የአመልካች ሠራተኛ አይደለም፡፡ ተጠሪ ለአመልካች የሚሰጠው የእውቀት ግልጋሎት እና ሥራ ውል በመሆኑ አመልካች በማናቸውም ጊዜ ውሉን ለማፍረስ የሚችል መሆኑን በፍትሐብሔር ህግ ቁጥር 2638 ንዑስ አንቀጽ 1 ተደንግጓል፡፡ ይህም በመሆኑ አመልካች አግባብነት ያለውንና ተፈፃነሚነት ያለውን የህግ ድንጋጌ መሠረት በማድረግ አለኝ የሚለውን መብትና ጥቅም ከሚጠይቅ በስተቀር ተጠሪ የአዋጅ ቁጥር 377/1996 ድንጋጌዎች መሠረት የተለያዩ ክፍያዎች እንዲከፍለው የመጠየቅ መብት የለውም ። በመሆኑም የበታች ፍ/ቤቶች የሰጡት ውሳኔ ከላይ በዝርዝር የጠቀስናቸውን የሕግ ድንጋጌዎች የሚጥስና መሠረታዊ የሕግ ስህተት ያለበት ነው በማለት ወስነናል፡፡ ው ሣ ኔ 1. የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤትና የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት የሰጡት ውሳኔ ተሸሯል ፡፡ 2. ተጠሪ በአዋጅ ቁጥር 377/1996 አንቀጽ 3 ንዑስ 2(1) መሠረት በራሱ የሙያ ኃላፊነት በቀን ለሁለት ሠዓት የሙያ አገልግሎት የሚሠጥ በመሆኑ የአመልካች ቅጥር ሠራተኛ ሣይሆን የዕውቀት ሥራና ግልጋሎት ለመሰጠት የተዋዋለ ባለሙያ ነው በማለት ወስነናል፡፡ 3. አመልካች ከተጠሪ ጋር የነበረውን የሙያ (ዕውቀት)ሥራ ግልጋሎት ውል ያቋረጠው በፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር 2637 ንዑስ አንቀፅ 1 መሠረት ነው በማለት ወስነናል፡፡
The portal Vatican News uses technical or similar cookies to make navigation easier and guarantee the use of the services. Furthermore, technical and analysis cookies from third parties may be used. If you want to know more click here. By closing this banner you consent to the use of cookies. I AGREE Hirtengesang. frohe und dankbare gefuhle nach dem sturm - Canto Pastorale: Sentimenti di gioia e di ringraziamento dopo la tempesta መርሓ ግብሪ ፈነወ 2019.05.08 ለስቮስ፡ ክራጀውስኪ፥ ሆለሪሽ፥ ሮሶላቶስ ዓለም ሊቀ-ጳጳስ ኣቴንስ ኣብ ግሪክ ዝግበር ምርጫ፣ ኣብ ልዕሊ ድኻ ሕዝቢ ግዱድ ቀረጽን ግህሰትን ከየስዕብ ኣብ’ታ ብሰንኪ ዘይቅርዑይ ምሕደራ ንድኽነት ዝተቓልዓት ሃገረ ግሪኽ፣ ጽባሕ 7 ሓምለ ኣብ ዝግበር ሃገራዊ ምርጫ ኣመልኪቶም፣ ሊቀ-ጳጳስ ኣቴንስ ብጹዕ ሳባስትያኖ ሮስላቶስ፣ ነቲ ብብልሽው ምሕደራ መሪሕነት’ታ ሃገር ዝሰዓበ ናይ ቁጠባ ሃስያ ንምኽሓስ ብብራስለስ ኣብ እንግድዓ ድኻታት ሕዝቢ ግሪኽ ዝተስገደደ ቀረጽን በደልን ካብ ዓቕሚ ሕዝቢ ንላዕሊ ከምስኾነ ሓቢሮም። ዮናስ ስዩም - ከተማ ቫቲካን ኣብ ድሮ ሃገራዊ ፖሎቲካዊ ምርጫ ናይ ሃገረ ግሪኽ ኣብ ዘለናሉ እዋን፣ ብመሰረት ኣቐዲሙ ንምሕዳስ ፓርላማ ዝተገብረ ምርጫ፣ እቲ ካብ 2015 ዓምፈ ጀሚሩ ኣብ ስልጣን ዝጸንሐ ብኣሌሲስ ጺጵራስ ዝምራሕ ጸጋማዊ ፖሎቲካዊ ሰልፊ፣ ካብ ትጽቢቶም ወጻኢ መኽራኽርቶም ዝኾኑ ብኪርያቶስ ማጾታኪስ ዝምራሕ የማናዊ ማእከላይ ሰልፊ ብ10 ነጥቢ ተመሪሖም ማለት ማእከላይ የማናውያን 38% ክረክቡ ከለዉ ጸጋማውያን ከኣ 29% ብምርካብ ውጽኢት ምርጫ ምምዝጋቡ ዝዝከር ኮይኑ፣ ተዓወቲ ነቲ ካብ 2015ዓምፈ ኣትሒዙ ኣብ መሪሕነት ዝጸንሐ ብትሮይካ ዝምራሕ ሰዓቢ ጸጋማዊ ጽንፊ ዝኾነ ሰልፊ ኣብ’ታ ሃገር ብዝፈጸሞ ቁጠባዊ ብልሽውና ተሓታቲ ከምዝኾነ ብምምልካት፣ ካብ ማንም ዘይሕባእ ታሪኻዊ በደል ከምዝኾነ ኩሉ ሕዝቢ ክፈልጦ ይግባእ ብምባል ምስግርነቱ ሂቡ። ኣብ ምምራጽ ዘለዉ ብድሆታት ብሓሳብ ብጹዕ ሊቀ-ጳጳስ ሮስላቶስ ብጽዕነቶም ሕዝቢ ግሪኽ ኣብ’ዚ ምርጫ ዓቢ ትጽቢት ከምዘለዎ ብምምልካት፣ ካብ 2009ዓምፈ ጀሚሩ፣ ማለት ንዝሓለፈ 10 ዓመታት ዝጸንሐ ናይ ፖሎቲካውን ማሕበራውን ቁጠባውን ዘይምርግጋእ፣ ሕጂ ን6ይ ግዜኡ ምርጫ ይካየድ ከምዘሎ ድሕሪ ሓቢሮም፣ ፕረሲደንት ጉባኤ ካቶሊካውያን ጳጳሳት ሃገሪ ግሪኽ ዝኾኑ ብፁዕ አቡነ ሳቫስትያኖስ ሮስላቶስ ምስ ራድዮ ቫቲካን ንዝገበርዎ ቃለምልልስ ብፁዕነቶም ‘ሕዝቢ ንድሕሪ ምርጫ ክግበር ዝጽበይዎ ኣመልኪቶም፣ ንዝጸንሐ ናይ ቀረጽ ክፍሊት ክጎድልን፣ ነዚ ኣስታት 18% ዝበጽሕ ብሽቕለት ኣልቦነት ዝሽገር ዘሎ ሕዝቢ ግሪኽ ናይ ስራሕ ዕድላት ክኽፈተሉ፣ ከምኡ’ውን እዚ ብሰንኪ ሕጊ ኣልቦነት ኣብ ብዙሕ ቦታታት`ዚ ሃገር ገኒኑ ዘሎ ናይ ራብሻን ዕንወትን፣ ናይ ሓሽሽን ኣምባጋንነትን፣ ብፍላይ ብየማናውያን ዝተወደበ ኣብ ዩንቨርሲታት ዝፍጸም ዘሎ ግጭትን ግህሰታትን፣ ናብ ንቡርን ስሩዕን ኣገባቡ ተመሊሱ፣ ሕዝቢ ብዘይፍርሒ ብሰላም ኣብ ሃገሩ ክነብር ዘኽእሎ ሃዋህው ክፍጠር ትጽቢት ይግበር ብምባል ሕዝቢ ዘለዎ ተስፋ ገሊጾም። መጀመርያ ዝቐረበት ሕቶ ‘ኣቐዲምኩም ከምዝጠቐስኩሞ፣ ኣብ ዝሓለፉ 10 ዓመታት ዝነበረ ዘይምርግጋእ ኣብ ሕዝቢ ግሪኽ ዘስዓቦ ሃስያን ድኽነትን ኔሩ`ዶ ትብሉ᎒’ ዝብል ሕቶ ንምምላስ ‘ብርግጽ ካብ ዝሓለፈ ዓመታት ጀሚሩ ክሳብ ሕጂ፣ ኣብ ኩሉ ዜጋን፣ ተቝዋማትን ከምኡ’ውን ኣብ ቤተክርስትያናትን ሃገረስብከታትን ከይተረፈን ብቑጥባ ኣዚና ኣብ ሽግር ንርከብ። ንኣብነት ሎሚ ቅነ፣ ንዞሎና ናይ ቁጠባ ሽግር ክሕግዘና ብዝብል ሓሳብ ንሓደ ናይ ቤተክርስትያን ሕንጻ ኣካሪናዮ ኣብ ዘለናሉ ጊዜ፣ እቲ ክፍሊት ናይ ክራይ ገዛ፣ ካብ ሚኒስትሪ ፋይናንስ ኣብ ግዜኡ ኣይተቐበልናን። እዚ ድማ ኣብ`ዚ ናይ ምርጫ ጊዜ፣ እቲ ዝነበረ ገንዘብ ንምርጫ ምእንቲ ክሕግዝዎም ንድኻታት ከምዓደልዎ ኢዩ ዘመልክት’ ብምባል ንቅንዕና ዝጎደሎን ዘይቅርዑይን ኣካይዳ ናይ ኣብ ስልጣን ዘሎ ስርዓት ነቒፎም። ስዒቡ ዝቐረበ ሕቶ ‘ካቶሊካዊት ቤተክርስትያን ብፍላይ ዝተበደለትሉ ጉዳይ ኣሎ’ዶ᎒’ ንዝብል ሕቶ ንምምላስ ‘ብርግጽ ንሕና ካቲሊካዊት ቤተክርስትያን ሓለፋ ኩለን ኣብ ግሪክ ዘለዋ ሃይማኖታት ተበዲልናን ንብደል ኣሎናን፣ መኽንያቱ ካልኦት ሃይማኖታት ማለት ከም ኦርቶዶግስን ኢብረይን ጻማ ኣገልግሎቶም ብመንግስቲ ይኽፈሉ ከንሶም ልክዕ ከም ካቶሊካዊት ቤተክርስትያን ብማዕሪ ቅረጽ ይኽፍሉ፣ ንሕና ግን ካብ መንግስቲ ዝወሃበና ዝኾነ ክፍሊት ብዘይምህላዉን ካብ ዘሎና ኣታዊታት 48%-50% ንቐረጽ ስለእንኸፍሎ፣ ንሓውርያዊ ተልእኾ ዝኸውን ስለዘይተርፈና ኣዚና ንሽገር’ ብምባል ዘሎዎም ጸገም ገሊጾም። ስዒዛ ዝቐረበት ሕቶ ‘ብወገንኩም እዚ ኣብ ሃገረ ግሪኽ ዘሎ ዘይምርግጋእን ኣብ ሕዝቢ ዘስዓቦ ሽግርን ብውድብ ሕቡራት ሃገራት ዓለም ዝግባእ ኣተኩሮ ዝሰኣነ ኮይኑ`ዶ ይስመዓኩም᎒’ ትብል ኰይና ብፁዕነቶም እንክምልሱ ‘ብርግጽ ዝግባእ ኣተኩሮ ተዋሂብዎ ኣይብልን፣ ብሓደ ወገን እቲ ኣብ ግሪኽ ዝወረደ ሽግር፣ ብሰንኪ ብልሽው ምሕደራ ናይ ኣብ መሪሕነት ዝነበረ በዓል ስልጣን`ኳ እንተኾነ፣ ንሓላፍነት ናይ`ቲ ሽግር ናብ እንግድዓ ሕዝቢ ብምውራዶም፣ ኣውሮጳዊ ሕብረት ግቡእ ተርኦም ተጻዊቶም ክብል ኣይክእልን፣ ልዕሊ ኩሉ፣ ልዕሊ 6 ሽሕ መናእሰይ ተማሃሮ ደቂ ሃገረ ግሪኽ፣ ናብ ፈቐዶ ሃገራት ኤውሮጳ ተሰዲዶም ይመሃሩ ኣብ ዘለዉሉ እዋን፣ እዞም ሰባት እዚኦም ትምህርቶም ኣጠናቒቖም፣ ናብ ሃገሮም ተመሊሶም ዓዶም ዝሓንጽሉ ሃዋህው ብዘይምፍጣሩ’ ኣዝዩ ከምዘሻቐሎም ገሊጹ። ስዒቡ ዝቐረበ ሕቶ ‘ብመሰረት መግሊጺኹም እቲ ኣብ ልዕሊ ዝተገብረ ውሳኔታት ንሃገሪ ግሪኽ መሊሱ ጎዲእዋ’ምበር ኣይጠቐማን ዝብል ኣብ ግምት ብምእታው፣ እዚ ሕጂ ናብ መሪሕነት ንምድያብ ዝንቀሳቐስ ዘሎ ሓድሽ ዴሞክርስያዊ ሰልፊ፣ ነዚ ዘሎ ኩነታት ናይ ዘይምርግጋእ፣ መፍትሒ ይረኽበሉ’ዶ ትብሉ᎒’ ንዝብል ሕቶ ንምምላስ ‘ብምሰረት ንሕዝቢ ዝህብዎ ዘልዉ ተስፋ፣ ማለት ንካብ ሃገሮም ተሰዲዶም ዝቕመጡ ዘለዉን፡ ንስራሕ ድሉዋት ዝኾኑን መንእሰያት ናብ ሃገሮም ተመሊሶም፣ ዓዶም ዝሓንጽሉ መንገዲ ክንፈጥር ኢና ዝበሉዎ ኣብ ተግባር ክንርእዮ ተስፋ ይገብር’ ብምባል መሊሶም። ቀጺሉ ዝሰዓበ ሕቶ ‘ብዛዕባ ኣብ መጻኢ ዘይተፈልጡን ካብ ትጽቢት ወጻኢ ዝኾኑ ክስተታት ክመጹ ይኽእሉ`ዮም ትብሎም`ዶ ምገለጽካልና᎒’ ንዝብል ሕቶ ንምምላስ ‘ብዛዕባ ካብ ትጽቢት ወጻኢ ክኽሰቱ ካብ ዝኽእሉ ነገራት ክትዛረብ`ኳ ቀሊል እንተዘይኮነ፣ ኮይኑ ግን እዘን ዘለዋ ሰልፍታት፣ ሕዝቢ ሓንቲ ክገብር ክምዘይክእል ስለዝመዝመዛኦ፣ ብዙሕ ተስፋታት ይህባን፣ ብዙሓት`ውን ንሰልፍታት ይምውሉ ምህላዎም ንዕዘቦ ዘሎና ሓቂ ካብ ምዃኑ ሓሊፉ፣ ነታ ኣብ መሪሕነት ዝጸንሐት ሰልፊ ክይተረፈ ከበራትዕዋ ይረኣዩ ከምዘለዉ ክፍለጥ እንከሎ፣ ገለ ካብ ናይ የማናውያን ተፈንጪሎም ከም ዘለዉን፣ ኮይኑ ግን ኣብ ዝግበር ናይ ስልጣን ውድድር ከምዘይሳተፋ’ ገሊጾም። ኣብ መተረሽታ ዝቀረበት ሕቶ ‘ምስ ኣብ ዝሓለ ሓጺር እዋን ዝቖመ ሓድሽ መሪሕነት ናይ ኤዎሮጳዊ ኅብረት ነዛ ሃገር ብኸመይ ክሕግዝዋ ከምዝኽእሉ ኣፍልጦ ኣለዎምዶ ትብል᎒ ንዝብል ንምምላስ ‘ኣብዚ ግዜዚ ዝረአ ናይ ምሕጋዝ ምልክት እኳ እንተዘይሃለወ ይኹን እምበር ኣብ ዝሓለፈ ዝነበረ ኣቋም ናይ ኅብረት ኤውሮጳ ብፍላይ ኣብዘይ ሕጋውያን ስደተኛታት ኣመልኪቱ ኣዚዩ ኣሉታዊ ከምዝነበረ ዝዝከር ኰይኑ ንሕና ብወገንና ከም ማሕበር ግብረሠናይ ኣብ ሕብረተሰብ ኣቲና ንብዙሓት ሥራሕ ኣልቦ ዝኾኑ ግሪኻውያንን ስደተኛታትን ንምሕጋዝ ካብ ላዕለዋይ ተጸዋዒ ስደተኛታት ውድብ ሕቡራት ሃገራትን ካብ ኤውሮጳዊ ኅብረትን ሓገዝ ክንሓትት ንኽእለሉ ኣገባባት ካብ ምድላይ ዓዲ ኣይንውዕልን ኢና’ ብምባል ቃለ መሕትቱ ደምዲሙ።
የአማራ ክልላዊ መንግሥት ቃል አቀባይ አቶ ንጉሱ ጥላሁን ለቢቢሲ እንደተናገሩት ''በከተማዋ በሚገኘው ጎዛምን ሆቴል 'አመራሮች በድብቅ እየተወያዩ ነው' በሚል የሀሰት ወሬ የተነሳሱ ወጣቶች በሆቴሉ ላይ ጥቃት በመክፈት ንብረት አውድመዋል። ይህንን ተከትሎ ደግሞ ከተማዋ ውጥረት ውስጥ መዋሏን ተናግረዋል። ጠዋት ላይ የባጃጅ ሹፌሮዎች እና የትራፊክ ፖሊስ በባንዲራ አጠቃቀም እና በመሰል ጉዳዮች ላይ መጋጨታቸውን ተከትሎ የመንግሥት አካላት ሊያነጋግሯቸው ከሰዓት ቀጠሮ እንደነበራቸው የሚያስታውሱት የጎዛምን ሆቴል ባለቤት ዘመድ አቶ ሰለሞን ሽፈራው በበኩላቸው፤ በመካከል ግን ሆቴሉ ፊት ለፊት በሚገኘው የከተማዋ ደሴት የተቃውሞ ድምፅ ማሰማት እንደተጀመረ ይናገራሉ። «በመቀጠልም ሰልፈኞቹ 'በረከት (ስምዖን) ከሆቴሉ ይውጣ እያሉ ድምፃቸውን ማሰማት ቀጠሉ። የሆቴሉ አስተዳደር በሆቴሉ ውስጥ የተባሉት ባለስልጣን የሌሉ መሆኑን ከመናገር አልፈው ከሰልፈኞቹ መካከል የተወሰኑት ሆቴሉን ገብተው እንዲያዩ ቢያደርጉም ከተወሰነ ጊዜ በኋላ ጥቃት ተጀምሯል'' ብለዋል። እንደ አቶ ሰለሞን ገለፃ በመጀመሪያ ጥቃት የደረሰባት ከጀርባ የቆመች የጣና በለስ ፕሮጀክት ንብረት የሆነች መኪና ስትሆን በመቀጠል የሆቴሉን መስታወቶች የመስበር ድርጊት ተከትሏል። ከጎዛምን ሆቴል በተጨማሪ በአቅራቢያው ያሉ ሆቴሎች ጥቃት እንደተፈፀመባቸው፣ የከተማዋ ፖሊስ ሰልፈኞቹ ወደ ከተማው አስተዳደር አቅጣጫ እንዳይሄዱ ከመልከል ውጪ ንግድ ቤቶቹን ከጥቃት ለማዳን ያደረገው ጥረት አናሳ እንደሆነ ተናግረዋል። የክልል ቃል አቀባይ አቶ ንጉሱ ጥላሁን በዛሬው ክስተት ያጋጠመውን ጉዳት መጠን በቅርቡ ይፋ እንደሚያደርጉ የገለፁ ሲሆን ይሄ ዜና እስከተጠናቀረበት ድረስ የከተማዋ ውጥረት አለመብረዱን ነዋሪዎች ተናግረዋል።
ኮምፓክት-200 ቤይሊ ብሪጅ ከ321-አይነት ቤይሊ ድልድይ ጋር ተመሳሳይ ነው።ልዩነቱ የጨመረው የፓነል ቁመት ወደ 2.134 ሜትር ነው.ረዣዥም ስፋቶች ላሉት አንዳንድ ድልድዮች በማጠናከሪያ ኮርዶች እና በፓነሎች መካከል ባሉ መጋጠሚያዎች መካከል የመቀያየር ዘዴን ተጠቀመ።ይህ ዘዴ ከመጠን በላይ በፒንሆልች ምክንያት የሚፈጠረውን የማይለጠፍ ቅርጽ ሊቀንስ ይችላል.የቅድመ-ቅስት ዘዴ በተጨማሪ የመሃከለኛውን ስፋት እና ቀጥ ያለ ማጠፍ ወደ ትልቅ ደረጃ ለመቁረጥ ጥቅም ላይ ይውላል።ከቦልት ጋር የተገናኙ አካላት የግንኙነቶችን ትክክለኛነት ለመጨመር አቅጣጫ ጠቋሚ እጅጌ መጠገኛ ዘዴን ይጠቀማሉ።ሽል የሚፈጠረው በእጅጌዎች አቅጣጫ ሲሆን በብሎቶች ውስጥ ውጥረት ይፈጠራል ይህም የብሎቶቹን የአጠቃቀም ህይወት የሚጨምር እና የፓነል ድልድዮችን ደህንነት የሚያረጋግጥ ነው።የንፋስ መቋቋም የሚችል ማሰሪያ የተቀናጀ አይነት እንዲሆን ተደርጎ የተሰራ ሲሆን ከትራንስፎርም/ጊርደርስ ጋር የተገናኘ የፓነል ድልድዮችን አጠቃላይ መረጋጋት ለማሻሻል ነው።ድልድዩ በሙሉ ከጎን መታጠፍ እንዳይችል በተጣመረ ፍሬም እና ፓነሎች መካከል ያለው ክፍል በድልድይ ተስተካክሏል።ከግንባታው በኋላ, በድልድዩ ስፋት ላይ ቅድመ-ቅስት ዲግሪ ይኖራል.በተጨማሪም ፣ በነጠላ መስመር ድልድዮች ውስጥ ሊገጣጠም ይችላል።የታመቀ 200 ቤይሊ ድልድይ ወደ ባለ ሁለት መስመር ድልድይ ሊገጣጠም ስለሚችል የትግበራ ክልሉን ያሰፋል።ለ HS-15, HS-20, HS-25, HL-93 እና pedrail-50 ወዘተ የጭነት ንድፎች ተስማሚ ነው. የምርት አካላት መግቢያ ማጠፍ እና ርዝመቱን ማስተካከል ይቻላል, ለማጓጓዝ ቀላል ነው. በእያንዳንዱ የመወዛወዝ ማሰሪያ ጫፍ ላይ አንድ የፒንሆል አለ፣ ለተሰቀሉ ሰንሰለቶች ፒን ያለው፣ የመወዛወዝ ማሰሪያ እና ትራስ በፒን በማገናኘት ላይ።ለመጓጓዣ አመቺነት ሲባል የመወዛወዝ ማሰሪያውን ለማጣመም በማወዛወዝ መሃከል ላይ የማገናኛ ማያያዣ አለ.የማሰፊያውን ርዝመት ለማስተካከል በማወዛወዝ ማሰሪያው ላይ መታጠፊያ አለ።በመጠምዘዣ ዘለበት ውስጥ፣ የርዝመት አመልካች ኮሌት አለ፣ ከርዝመት አመልካች ኮሌታ ጋር በመንካት መቆለፊያውን ወደ ቅንፍ መጨረሻ ማዞር ማለት ቅንፍ ትክክለኛ ርዝመት አለው።የመታጠፊያው አንድ ጫፍ፣ መቆለፊያው እንዳይለቀቅ የሚከለክለው መቆለፊያ አለ። በጎን በኩል ያለውን የንፋስ ሃይል ወደ ድልድዩ በአቀባዊ በማሰብ ሁለት የማወዛወዝ ማሰሪያዎች በሁለት ትራሶች መስቀል ላይ ተቀምጠዋል።ማሰሪያውን በሚጭኑበት ጊዜ ትክክለኛውን ርዝመት ይያዙ ፣ ፍሬውን ያጣምሩ ፣ ድልድዩ ቀጥ ብሎ እንዲቆይ እና የንፋስ ኃይልን ውጤታማ በሆነ መንገድ እንዲወስዱ።
ቀዳማይ ሚኒስተር እስራኤል ያኢር ላፒድ ኣብ ኣስመራ ዘሎ ኤምባሲ ሃገሩ ክዕጾ ከምዘፍቀደ ፡ ጋዜጣ ጀሩሳሌም ፖስት ንምንጭታት ቤት-ጽሕፈት እቲ ቀዳማይ ሚኒስተር ብምጥቃስ ሓቢራ። ኣቐድም ኣቢሉ ላዕለዎት ኣባላት ሚኒስትሪ ወጻኢ ጉዳያት ኣስራኤል፡ ኣብ ኣስመራ ዘሎ ኤምባሲ ኽዕጾ ናብ’ቲ ኣብዚ ግዜ’ዚ ከም ቀዳማይ ሚኒስተርን ሚኒስተር ወጻኢ ጉዳያትን ኮይኑ ዝነጥፍ ዘሎ መራሒ ምሕጽንታ ኣቕሪቦም ምንባሮም ዝጠቐሰት እታ ጋዜጣ፣ ቀዳማይ ሚኒስተር ላፒድ ነቲ ምሕጽንታ እወታዊ መልሲ ሂብሉ ከምዘሎ እያ ኣረዲኣ። ህግደፍ፣ ኣምባሳደር እስራኤል ኣብ ኤርትራ ኮይኑ ንዝተመዘዘ ዲፕሎማት ናብ ሃገር ንኸይኣቱ ንክልተ ዓመት ከደናጒ ስልዝተራኣየ፣ ኣድላይነትን ህላዌን ናይቲ ኣብ ኣስመራ ዘሎ ኤምባሲ ሃገሮም ኣርባሒ ኮይኑ ከምዘይተራእዮም እዮም ላዕለዎት ኣባላት ሚኒስትሪ ወጻኢ ጉዳያት እስራኤል ክጠርዑ ጸኒሖም። እስራኤል ኣብ ቀዳማይ ርብዒ ዓመት ናይ 2020 ንእሽማዒል ኻልዲ ንኣምባሳደርንርት ከምዝመዘዘቶ ዝዝከር ኮይኑ፣ ህግደፍ እቲ ሓድሽ ኣምባሳደር ናብ ሃገር ንኸይኣቱ ዝተፈላለዩ ምኽንያታት ክፈጥር ምጽንሑ ይንገር። ኤምባሲ እስራኤል ኣብ ኣስመራ ካብ መወዳእታ 2018 ዛጊት ብዘይኣምባሳደር ምህላዉ ዝሕብሩ ጸብጻባት፡ ንግዜኡ ብኣካያዲ ስራሕ ክነጥፍ እኳ እንተተፈተነ ፡ ዝሓልፈ ክልተ ዓመት ግና ክስተት ኮቪድ-19 ተደሪብዎ ስራሕተኛታት እቲ ኤምባሲ ካብ ንጡፍ ስራሕ ቦኺሮም ዝበዝሐ ግዜ ኣብ ገዝኦም የሕልፍዎ ምህላዎም ይሕብሩ። ላዕለዎት ኣባላት ሚኒስትሪ ወጻኢ ጉዳያት እስራኤል፣ ንጡፍ ንዘይኮነ ኤምባሲ ወርሓዊ ንኽራይን ደሞዝ ሰራሕተኛታት ዓሰረተታ ኣሽሓት ዶላር ምዉጻእ ከምዘየድሊ እዮም ክምሕጸኑ ጸኒሖም። ህግደፍ ኣብ ኲናት ሕድሕድ ኢትዮጵያ ብመሪሕነት ክዋሳእ ድሕሪ ምጅማሩ፣ ኣብ መዳያት ጸጥታን ቊጠባውን ድማ ልዕሊ ካልእ እዋን ምስ ሩስያን ቻይናን ክጸጋጋዕ ካብ ዝርአ፡ ኣብ ሞንጎ ህግደፍን መንግስቲ እስራኤልን ዝነበረ ድልዱል ግን ከኣ ስቱር ዲፕሎማስያዊ ዝምድና ኪሕርፍፍ ምጽንሑ እዩ ዝንገር።
In the quest to understand how young musicians become professionals, one is first confronted by the question of what makes a professional. Most musicians seem to have their own definition. ወጣት ሙዚቀኞች እንዴት ባለሙያ መሆን ይቻላሉ ለሚለው ጥያቄ መልስ ስንፈልግ አንድን ሰው ምንንድነው ባለሙያ የሚያደርገው የሚለው ጥያቄ ጣልቃ ይገባል። አብዝሃኞቹ ሙዚቀኞች የራሳቸው መልስ አላቸው። February 28, 2022 No Comments Articles Music Education | የሙዚቃ ትምህርት We live in a fast-paced and ever-changing world, where the advent of the internet is opening doors and opportunities for people from all walks of life. Technology has also pushed a great many things that were once considered essential or part of daily life into obsolescence, while calling into question the practicality of a great many more. የምንኖረው በፍጥነት በመቀየር ላይ ባለች አለም ውስጥ ነው። የምንወደው ነገር ላይ ያደረሰን መንገድ ከእኛ በቀደሙ ብዙዎች የተጠረገ ነው። እጃችን ላይ አማራጮች እንደልብ አሉን። የተለየ ድምፅ ያላቸው ወጣት የፈጠራ ሰዎች ብቅ እያሉ ነው። እኛም ከሌላው ጊዜ በእጅጉ ለእዲስ ነገ ክፍት የሆን አድማጮች ሆነናል። እንደዚህ በተመቻቸ ጊዜ ታድያ አርቲስቱ በቀላሉ እየሰራ ከኢንተርኔት መማር እየቻለ ለምን ሙዚቃ ትምህት ቤት ይሄዳል?
ፕረዚደንት ሱዳን ኦማር ኣል-ባሽርን መራሒ ጅቡቲ እስማዒል ኡማር ግሌን ኣብ ግድብ ዓብዪ ህዳሴ ኢትዮጵያ ዑደት ፈፂሞም።ሚስተር ኣል-ባሽር ኣብ ህንፀት መሰረተ-ልምዓት ሱዳን ምስ ኢትዮጵያ ተሓጋጊዛ ክትሰርሕ’ያ ኢሎም። ኢትዮጵያ፡ሱዳንን ግብጽን ብደረጃ ሚንስቲራት ተራኺበን ከምዝዘራረባ ዝዝከር’ዩ።ብደረጃ መራሒ ካብ ግብፅን ሱዳንን ነቲ ግድብ ዝተዓዘቡ ቀዳማይ መራሒ ፕረዚደንት ኦማር ኣል-ባሽር’ዮም። ኣብ ኣሶሳ ኣብ ዝተኸበረ ታሽዓይ በዓል ብሄርን ብሄረሰባትን ከምኡውን ሕገ-መንግስቲ ኢትዮጵያ ዝፀደቀሉ መበል ዕስራ ዓመት 29 ሕዳር ምኽንያት ገይሮም ናብ’ታ ሃገር ዝኣተው ኦማር ኣል-ባሽር፡እግረ መገዶም ንግድብ ህዳሴ’ውን ተመልኪቶም። ሚስትስር ኣል-ባሽር ኣቅድም ኣቢሎም ኣብ ስታድየም ኣሶሳ ኣብ ዘስምዕዎ መደረ፡ሃገሮም ምስ ኢትዮጵያ ኣብ ህንፀት መሰረተ-ልምዓት ተሓባቢራ ክትሰርሕ’ያ ኢሎም። “ንካልኦት ንርበሐሎም ሓባራዊ መሰረተ-ልምዓት፡ከም ኤለክትሪክ፡ማይ፡ ፅርግያታትን ንናይ ክልቲኤን ሃገራት ሓድነት ዘጠናኽርን ዘሓይልን ስለዝኾነ፡መንግስቲ ሱዳን ቀዲሙ ከምዝስራዕን ምስ ኢትዮጵያ ሓቢርና ክንሰርሕ ምኻናን ቃል ይኣቱ’ለኹ ”ኢሎም ። ብመዳይ ምርግጋፅ ፀጥታ’ውን ሱዳን ምስ ኢትዮጵያ ተሓባቢራ ክትሰርሕ’ያ ኢሎም ፕረዚደንት ኦማር ኣል-ባሽር። “ካብ’ዚ መድረኽ’ዚ ኮይነ ከረጋግፀልኩም ዝደልዮ ነገር፡ንናይ ክልቲኤን ሃገራት ሰላም፡ምዕባለን ርክብ ህዝቢ ምስ ህዝቢ ዘተዓናቅፍ ንከይህሉ መንግስቲ ሱዳን ምስ ኢትዮጵያ ተሓባቢሩ ክቢባታትናን ዶብናን ብምሕላው፡ህዝቢታትና ብሰላምን ተኸባቢሮም ሓቢሮም ንክነብሩ ዕብየቶም ንከሳልጡ ከምነሕግዝ ቃል ይኣትው ኣለኹ”በሉ ንሶም።
ከፊታችን ሀምሌ 1 ጀምሮ ሁሉም ክልሎች ወደ ኦንላይን ትግበራ እንዲገቡ ትዕዛዝ መሰጠቱን በንግድ እና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር የንግድ ምዝገባና ፍቃድ ደንበኞች አገልግሎት ዳይሬክተር አቶ ጅራታ ነመራ ለኢትዮ ኤፍኤም ተናግረዋል፡፡ በክልል ደረጃ እስከ ወረዳ ድረስ ይህንን የኦላይን ትግበራ ከህዝቡ ጋር ለማላመድ ወደ አንድ አመት ጊዜ መፍጀቱን ገልፀዋል ። ምን ያህሉ የህብረተሰብ ክፍል ነው ይህንን የኦንላይን ፕላትፎርም ተጠቅሞ ንግድ ፍቃድ ማውጣት ወይም ማሳደስ የሚችለው የሚለውን ጥያቄ ለመመለስ ወደ አንድ አመት ጊዜ መፍጀቱን አንስተዋል ። ይህን ተግባራዊ ከማድረግ አንፃር ከተጠቃሚው ብቻ ሳይሆን ከአገልግሎት ሰጪውም ጭምር ችግሮች ነበሩ ያሉት ዳይሬክተሩ ፣የነበረው አሰራር ለሙስና የተጋለጠ ስለነበር ብዙዎች እንዲቀየር ፍላጎት አልነበራቸውም ብለዋል ። ብዙ ቁጥር ያለው የንግዱ ማህበረሰብ አነስ ያለ የትምህርት ደረጃ ላይ ነው ያለው ያሉት አቶ ጂራታ ፣ በመሆኑም ይሻላል የምንለውን ቀላል አሰራር አዘጋጅተናል ብለዋል ።
ብተኸታታሊ ሰለስተ መዓልታት ክካየድ ዝቐነየ ሰሚናር መላእ ኣባላት ሰልፊ ዲሞክራሲ ህዝቢ ኤርትራ (ሰዲህኤ) ተዛዚሙ። እቲ ሰሚናር ኣብቲ ዝተኸፍተሉ ዕለት 23 መስከረም 2022 ብዛዕባ ሰልፋዊ ዕቤትን ምድልዳል ሓድነትን እዩ ተመያይጡ። ቀጺሉ ድማ በቲ ተታሒዙ ዝነበረ መደብ መሰረት ኣብተን ቀጸልቲ ክልተ መዓልታት ብዛዕባ፡ “ፖሊሲ ኣህጉራዊ ዝምድናታት ሰዲህኤን ሓድነትን ሓባራዊ ዕዮን ደምበ ተቓውሞ ኤርትራን” ብሰፊሑ ተመያይጡ። ሰሚናር ንፖሊሲ ኣህጉራዊ ዝምድናታት ሰዲህኤ ዝምልከት፡ በቲ ኣቐዲሙ ዝቐረብ ጽሑፍ ብ24 መስከረም 2022 ብሰፊሑ ተዛትይሉ። ቅድሚ ናብቲ ዝርዝር ምይይጥ ምእታዉ ብዛዕባ’ቲ መመያየጢ ሰነድ ዝተዳለወሉ ኣገባብን ኣብኡ ዝሰፈሩ ቀንዲ ቀንዲ ነጥብታትን፡ ብጠርናፊ ናይታ ነቲ ሰነድ ዘዳለወት ሽማግለ ብጻይ ብርሃነ ደበሱ ሓላፊ ወጻኢ ጉዳያት ሰልፊ፡ መበገሲ ሓሳብ ቀሪቡ። እቲ ሰነድ ብመንጽርቲ ኣብ ፖለቲካዊ መደብ ዕዮን ቅዋምን ሰዲህኤ ሰፊሩ ዘሎ መትከላት ዝተቓነዩ ጉዳያት ዝሓዘ እዩ። ካብቶም ኣብቲ ሰነድ ዝሰፈሩ ቀንዲ ነጥብታት፡ ናይ ወጻኢ ዝምድና፡ ኣህጉራዊ ዝምድና፡ ህዝባዊ ዲፕሎማስን ዝግበር ዝምድና ዝምስረተሉ መትከላትን ዝብሉ ይርከብዎም። ተሳተፍቲ ሰሚናር ኣብቲ ሰነድ ዝሰፈሩ ሓሳባት መሰረት ብምግባር፡ ዝተፈላለዩ ሕቶታት ኣልዒሎም’ ነቲ ሰነድ ዘህብትሙ ሓሳባት’ውን ኣቕሪቦም። ዝሓለፈ ተመኩሮታት ብምዝካር ኣብ መስርሕ ዝምድና ፍሉይ ጥንቃቐን ቆላሕታን የድልዮም ዝበልዎም ሓሳባት’ውን ኣዘኻኺሮም። ብሓፈሻ ምስ ኩሎም ወገናት ብፍላይ ድማ ምስ ጐረባብትና ዝግበር ዝምድናታት ኣብ ከመይ ደረጃ ከም ዝርከብን ብኸመይ ክቕጽል ከም ዝግበኦን ኣብ ዝምልከት ድማ ተሳተፍቲ ዝተፈላለዩ ርኢቶታት ኣቕሪቦም። ህልዊ ኩነታት ከባብና መሰረት ብምግባር ኣብ ዝገበሮ ዳህሳስ፡ ሰሚናር ኣተሓሕዛ ሰልፍና ንዝምድና ምስቲ ኣብ ትግራይ ዝካየድ ዘሎ ቃልሲ ዝምልከት ሰፊሕ ግዜ ዝወሰደ ዝርርብ ኣካይዱ። ኣብዚ እዋናውን ተሃዋስን ዛዕባዚ መሰረታዊ ፖሊሲ ዝምድና ሰዲህኤን ብትካላቱ ክውሰኑ ዝጸንሑ ውሳነታትን ዘይጻረሩ ዝተፈላለዩ ናይ ኣተሓሕዛ ሓሳባት ቀሪቦም። እዚ ጉዳይዚ ናይ ትግራይ ወይ ናይ ኢትዮጵያ እዩ ኢልካ ዝሕለፍ ታራ ናይ ጉርብትና ኣጀንዳ ዘይኮነ፡ ሳዕቤኑ ንኤርትራን ህዝባን ሓደገኛ ስለ ዝኾነን ኣብቲ ዝካየድ ዘሎ ውግእ መንእሰያት ኤርትራ ይቕዘፉን ንብረት ኤርትራ ይዓኑን ስለ ዘሎ፡ ኤርትራዊ ረብሓን ልኡላውነትን ብዘማእከለን ንፖሊሲ ኣህጉራዊ ዝምድናኡ ብዝዓቀበን፡ ኣብቲ ህግደፍ ንምስዓር ዝግበር ቃልሲ ግደ ሰዲህኤ ክረጋገጽ ከም ዝግበኦ ተንጸባሪቑ። ምስዚ ብዝተተሓሓዘ ኣብዚ እዋንዚ ብኣሸሓት ዝግመት ሰራዊት ኢትዮጵያ ናብ ኤርትራ ዝኣትወሉ ዘሎ ምኽንያት፡ ብወገን ኤርትራ ኣቢሉ ምስ ህግደፍ ሓቢሩ ሓይልታት ትግራይ ንምውጋእ ጥራይ ዘይኮነ፡ ንልኡላውነት ኤርትራ እውን ኣስጋኢ ምዃኑ ኣብ ግምት ብምእታው፡ ተሳተፍቲ ሰሚናር ነቲ ተግባር ኮኒነምዎ። እቲ ኣብ ዝሓለፈ ኣርባዕተ ዓመታት ጉጅለ ህግደፍ ምስ ኢትዮጵያዊ ሰልፊ ብልጽግና ከካይዶ ዝጸንሐ ዘይግሉጽን ዘይትካላውን ኣካይዳ ምስዚ ኣብዚ እዋንዚ ዝረአ ዘሎ ምዕባለ ነቲ ኩነታት ብመንጽር ኤርትራዊ ልኡላውነት ዝያዳ ኣስጋእን ሓደገኛን ከም ዝገብሮ’ውን ሰሚናር ስኽፍታኡ ኣቃሊሑ። ሰሚናር ኣባላት ሰዲህኤ፡ ኣብ መወዳእታ መዓልቲ 25 መስከረም 2022 ድማ “ሓድነትን ሓባራዊ ዕዮን ደምበ ተቓውሞ ኤርትራን” ኣብ ዝብል ናይ መወዳእታ ሰነድ ተመያይጡ። ቅድሚ ናብቲ ዝርዝር ምይይጥ ምእታው ናይታ ነቲ ሰነድ ዘዳለወ ሽማግለ ጠርናፊ፡ ኣቦመንበር ተስፋይ ወልደሚካኤል (ደጊጋ)፡ ኣብቲ ሰነድ ንዝሰፈሩ ኣገዳስቲ ነጥብታት፡ ብጽሒት ሰዲህኤ ኣብ መስርሕ ሓድነትን ኣድላይነት ሓባራዊ ዕዮን ብምጉላሕ መእተዊ ሓሳብ ኣቕሪቡ። ኣብ መብርሂኡ ሓባራዊ ዕዮ ንሰዲህኤ መሰረታዊ ብምዃኑ ከከም ምስ ውድባት ዘለዎ ናይ ኣረኣእያ ቅርበት ብደረጃታት ከም ዝሰርዖ ኣብሪሁ። ተሳተፍቲ ሰሚናር ሰዲህኤ ክሳብ ሕጂ ብዛዕባ ዝገበሮም ናይ ሓድነት ጻዕርታት ዘኪሮም፡ እንተኾነ ብመንጽርቲ ዝተኻየደ ጻዕርን ዝወሰዶ ግዜን ክሳብ ሕጂ ዘዕግብ ውጽኢት ስለ ዘይተረኽቦ፡ ኣብ መጻኢ ዝግበር ሓድነታዊ ጻዕሪ ነዚ ዝሓለፈ ተመኩሮ ኣብ ግምት ዘእተወ ክኸውን መዚኖም። በብግዜኡ ይምስረታ ምስ ዘለዋ ሓደስቲ ኣንጻር ህግደፍ ዝስለፋ፡ ኤርትራዊ ውዳበታትን ምንቅስቓሳትን’ውን ዝተጸንዐን ጥንቁቕን ርክባት ክግበር ሰሚናር ካብ ዝተገደሰሎም ዛዕባታት ሓደ እዩ። ኣብ ምዝዛም ሰሚናር፡ ተሳተፍቲ ናብ መሪሕነት ዝተፈላለዩ ለበዋታት ኣቕሪቦም። ኣቦመንበር ሰዲህኤ ብጻይ ተስፋይ ወልደሚካኤል ድማ፡ “ኣብ ቅድሜና ዘለዉ ብድሆታት ንምስዓር፡ ሰልፋዊ ሓድነት መተካእታ ዘየብሉ ናይ ዓወት ምስጢርና ብምዃኑ፡ ሓሳባካ ናይ ምግላጽ ናጽነትና ህያው ኮይኑ፡ ንሓድነትና ከም ናይ ዓይንና ብሌን ክንሕልዋ ግድን እዩ” ኢሉ። ተሳተፍቲ ሰሚናር ንዘርኣይዎ ተሳትፎን ምክትታልን ከኣ ንኢዱ።
የወቅቱ የአፍሪካ ህብረት ፕሬዝደንት የኢትዮጵያው ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ ህብረቱ በግብጽ ላይ የጣለው የአባልነት እቀባ፤ ካይሮ ወደ ህገ-መንግስታዊ ስርዓት ስትመለስ እንደሚስተካከል ተናገሩ። አቶ ኃይለማርያም ይህንን የአፍሪካ ህብረት አቋም አዲስ የተመሰረተው የግብጽ ጊዚያዊ መንግስት ልዑካንን በጽህፈት ቤታቸው አግኝተው ካነጋገሩ በኋላ ነው። የጠቅላይ ሚኒስትሩ ቢሮ ቃል አቀባይ አቶ ጌታቸው ረዳ ማምሻውን ለቪኦኤ እንዳስታወቁት፤ የአፍሪካ ህብረት ለግብጽም ሆነ ተመሳሳይ ወታደራዊ መፈንቅለ-መንግስት ለተካሄደባቸው እንደ ማሊ፣ ማዳጋስካርና ሌሎች የአፍሪካ አገሮች ያለው መስፈርት ተመሳሳይ ነው ብለዋል። ግብጽ የአፍሪካ ህበረት የጣለባትን የአባልነት እቀባ እንዲያነሳ የጠየቀች ሲሆን፤ የአፍሪካ ህብረት አቋሙ የሚቀየረው በህዝብ የተመረጠ መንግስት ሲኖር እንደሆነ ገልጿል። ግብጻዊያን ልዑንም በአዲስ አበባ ከጠቅላይ ሚኒስትር ሀይለማርያም ደሳለኝ ጋር ሁለቱ አግሮች በአባይ ወንዝ የውሃ አጠቃቀም ዙሪያ የጀመሩትን ውይይትና ትብብር እንዲቀጥሉ ጠይቀዋል። ኢትዮጵያም ትብብሩ እንደሚቀጥል አረጋግጣ፤ የካይሮ የጸጥታ ሁኔታ ሲሻሻል፤ ከማህበረሰቡና ከመንግስት የተውጣጣ የልዑካን ቡድን ወደ ግብጽ እንደምትልክ ቃል አቀባዩ አስታውቀዋል።
ድርጅቱ ዓለም አቀፍ በረራዎችን ማገድ ኮቪድ 19ን ለመከላከል ዘላቂ መፍትሄ ስላልሆነ፤ ሀገራት የቫይረሱን ስርጭት ለመቀነስ ድንበሮቻቸው አካባቢ የታሻሉ ስራዎችን መስራት ይኖርባቸዋል ብሏል፡፡ እንግሊዝ የጉዞ እገዳውን በማንሳት የቱሪዝም ዘርፏን ለጎብኝዎች ክፍት ማድረጓን እና በተለይ ከስፔን የሚሄዱ ጎብኝዎች ወደ ለይቶ ማቆያ እንዲገቡ ውሳኔ ማስተላለፏን ሀገራት የጉዞ እገዳውን እያላሉ ስለመሆናቸው በማሳያነትም ጠቅሷል፡፡ የድርጅቱ ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ቴዎድሮስ አድሀኖም ኮቪድ 19ን በዘላቂነት ለመከላከል የአፍ እና የፊት መሸፈኛ ጭንብል ማድረግና አካላዊ እርቀትን መጠበቅ ዋነኞቹ መንገዶች ናቸው ሲሉ ተናግረዋል፡፡ በቫይረሱ የሚያዙ ሰዎች ቁጥር ቀነሰ ማለት፤ ቫይረሱ ጠፋ ማለት እንዳልሆነ ከካናዳ ፣ ቻይና ፣ ጀርመን እና ደቡብ ኮሪያ መማር ይገባልም ብለዋል ዋና ዳይሬክተሩ፡፡ ሀገራት ድንበሮቻውን ጥርቅም አድርገው መዝጋታቸውም ተገቢ አይደለም የሚለው ድርጅቱ ፤ሀገራት በኮቪድ 19 የተዳከመውን ኢኮኖሚያቸውን ለማሳደግ አካላዊ እርቀትን ባስጠበቀ መልኩ እና አላስፈላጊ የሰዎች ስብስብን በመቀነስ ተንቀሳቅሰው መስራት ይኖርባቸዋል ማለቱን ሮይተረስ ዘግቧል፡፡
በኢትዮጵያ የብሔራዊ ደህንነትና መረጃ አገልግሎት መዋቅር ውስጥ ተመድበው የሚያገለግሉ የሰለላ ሰራተኞች በጽናት መስራት በማይችሉበት ደረጃ ላይ መድረሳቸው ተሰማ። ለዓመታት የስለላ ሠራተኛና የአዲስ አበባ ቀጠና ኦፊሰር የነበረች የህወሃት አባል መክዳቷ ታወቀ። የጎልጉል ታማኝ የዜና ምንጮች አንዳሉት ድርጅቷ ህወሃትንና ታላቁን የአፈና ተቋም የስለላ ኦፊሰር የነበረችው የመክዳት ውጥኗ እውን የሆነላት ከስድስት ዓመት በኋላ ነው። በተደጋጋሚ ጊዚያት የዲፕሎማት ቪዛ እንዲሰጣት ፓስፖርቷን ለኢሚግሬሽን ብትልክም ያልተሳካላት ይህቺ የስለላ ኦፊሰር፣ በመጨረሻ የተሳካላት ስፔን አገር ለስለላ ስልጠና በማግኘቷ ነው። አዲስ አበባ የሚገኙ ባልደረቦቿ “እርሷ ዕድለኛ ናት” በማለት ለጎልጉል ዘጋቢ እንዳሳበቁት፣ ኦፊሰሯ ስፔን አገር ከባልደረቦቿ ተለይታ ያመራችው ወደ አሜሪካ ነው። እዚያም እንደ ደረሰች እንደማትመለስ አረጋግጣለች። የትግራይ ክፍለ ሃገር ተወላጅና ታማኝ የህወሃት አባል የነበረችው የስለላ ሰራተኛ፣ ከቀበሌ ተነስታ ለከፍተኛ ሃላፊነት የበቃች ታማኝ ነበረች። በብሔራዊ የደህንነት መዋቅር ውስጥ መሰላቸት፣ አለመተማመን፣ ጫና እንዲሁም ነጻ ሰዎች ሳይቀሩ የሚደረግባቸው ክትትል ጤና የነሳቸው ተበራክተዋል። በተለይም የህወሃት ያልተማሩ ነባር /አንጋፋ ባለሥልጣናት/ ታጋዮች የሚሰጡት ቅጥ ያጣ መመሪያና ወሬ ለቃሚዎቸ ከየመንደሩ ለብር እያሉ የሚያቀረቡት የሰላማዊ ሰዎችን ህይወት የሚያናጋ መርጃ ዕረፍት እንደነሳቸው የዜናው ምንጮች አመልክተዋል። “በተለያዩ የሃላፊነት ደረጃ ተቀምጠው የሚያገለገሉ ባብዛኛው ደስተኛ አለመሆናቸው በገሃድ ስለሚታወቅና የመውጫው ቀዳዳ ስለተዘጋ” በሁሉም አቅጣጫ መሹለኪያ ፈላጊውና በሰላም መኖር የሚመኘው ክፍል እንደሚያይል ያመለከቱተ ዜና አቀባዮች “የኢህአዴግ ዙሪያ መለሱ ቆሽሾዋል፤ የእርስ በርስ መተማመኑም ኮስሷል” ብለዋል። በማያያዝም በርካታ አመራሮች አገር ለቅቀው መውጣት እንደማይችሉ አስታውቀዋል። ጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣ (ሚያዚያ 2፤2006ዓም/April 10, 2014) “ከአገር መውጣት የማይችሉ ባለሥልጣናት በጭንቀት ውስጥ ናቸው፤ “አሁን ያለው ኢህአዴግ ላዩ በቀለም ቀቢ የተዋበ ይመስላል”” በሚል ዘገባ ማቅረቡ ይታወሳል፡፡ ለአንባቢያን እንዲረዳ ከዚህ በታች በድጋሚ አትመነዋል፡፡ ኢህአዴግ በሙስና ስም የ”ማጥራት ዘመቻ” ማካሄዱን ተከትሎ የተከሰተው አለመተማመንና እርስ በርስ በጥርጥር የመተያየት ችግር ካድሬውን ማስጨነቁ ተጠቆመ። ኢህአዴግን ለመሰናበት የሚፈልጉ በርካታ ካድሬዎች “ለምን” በሚል የሚቀርብላቸውን ጥያቄ በመፍራት የግድ ፓርቲውን መስለው እንደሚኖሩ ተገለጸ። የጎልጉል የአዲስ አበባ ዘጋቢ ቀደም ሲል ኢህአዴግን ተሰናብተው የወጡና በተለያዩ የውጪ ድርጅቶች ውስጥ ተቀጥረው በማገልገል ላይ ካሉ ያገኘውን መረጃ በመጥቀስ እንደዘገበው፣ የቀድሞ የትግል ጓደኞቻቸው “በደህና ጊዜ ተገላገልክ” በሚል በፓርቲው ውስጥ ችግር ስለመኖሩ እየነገሯቸው ነው። አብዛኞቹ ኢህአዴግን ተለይተው በሰላም ስለመኖር እንደሚያስቡ ነው የተሰማው። የቤተሰቦቻቸው የወደፊት እድልና የነሱ በፍርሃትና በጭንቀት መኖር አሳዛኝ እንደሆነ የነገሩት የቀድሞ የኢህአዴግ ሰዎች “አሁን ያለው ኢህአዴግ በቀለም ቀቢ የተዋበ ይመስላል” በማለት አንድ በሚኒስትር ዲኤታ ማዕረግ እያገለገለ ያለ የቀድሞ ጓደኛቸው እንደነገራቸው ገልጸዋል። ለስራ እንኳን ካገር መውጣት የማይችሉ ባለስልጣኖች እንዳሉ ዘጋቢያችን አመልክቷል። በተቀመጡበት ሃላፊነት ወደ ውጪ የሚያስኬድ አጋጣሚ ሲኖር የሚከለከሉ እንዳሉም ያገኛቸውን መረጃዎች ጠቅሶ ዘግቧል። ለሃላፊዎቹ ደህንነት ሲባል የሚሰሩበትን ተቋምና ስም መናገር እንደማይችሉ በመጥቀስ መረጃውን የሰጡት ክፍሎች “ባለስልጣኖቹ በመካከላቸው እርስ በርስ መተማማን ስለማይችሉ ችግራቸውን መወያየት እንኳን አይችሉም” ብለዋል፡፡ “በጣም የሚቀርቡኝ ጓደኞቼ ገንዘብ ወደ ውጪ እንድወስድላቸው እስከመጠየቅ ደርሰዋል” ሲሉ የገለጹት የቀድሞ የኢህአዴግ ባለስልጣን፣ ፓርቲው በሙስና ስም ያካሄደው የሽግግር ወቅት የማጥራት ርምጃ የፈጠረው ስሜት አሁን ድረስ እንዳለ ጠቁመዋል። ሰሞኑንን ወደ አሜሪካ ያቀኑ የቀድሞ የኢህአዴግ ሰው በማግኘት ተመሳሳይ መረጃ ያሰባሰበው ዘጋቢያችን “ኢህአዴግ በከፍተኛ የመበስበስ አደጋ ውስጥ ይገኛል። በዚህም የተነሳ ካድሬው ተዥጎርጉሯል” ሲል ሪፖርት አድርጓል። ኢህአዴግ በውስጥ ያለበትን ችግር ለማድበስበስ የአባይ ግድብ ላይ ትኩረት በመስጠት “የንቅናቄ ሃይል” በማስፋፋት ላይ እንደሆነም ጠቁሟል። ድፍን ህዝብ የአባይ ግድብን አስመልክቶ ያለው ስሜት በበጎ መልኩ የሚታይ በመሆኑ ኢህአዴግ ይህንኑ የህዝብ ስሜት ለቅስቀሳና ለበሽታው መደበቂያ ለማድረግ እየተጠቀመበት እንደሆነ ተጠቁሟል። የህጻናት ፕሮግራሞች ሳይቀሩ አባይ ላይ ያነጣጠሩ ቅስቀሳዎች እያስተላለፉ መሆናቸውን ያመለከቱት ሰው፣ “ስለ አባይ ግድብ የሚባለውና የሚሰራው ፕሮግራም ችግር የለውም። በአግባቡ ቢሰራበት ብሔራዊ ስሜት ሊገነባበትም በተቻለ ነበር። ይሁን እንጂ ዓለማው የችግር ማለባበሻ እንዲሆን መደረጉ ነው” ብለዋል። “መለስ ኢትዮጵያን ቢወድ ኖሮ ከባድመ ጦርነት በኋላ የፈረሰውን ብሔራዊ አንድነትና መግባባት መልሶ መትከል ይቻል ነበር” በማለት የተናገሩት እኚሁ ሰው “በወቅቱ ይህንን ሃሳብ ያነሱ ሰዎች ነበሩ” ሲሉ ቁጭታቸውን ይሰነዝራሉ። በማያያዝም ኢህአዴግ የአባይን ግድብ ተንተርሶ ብሔራዊ አንድነት የሚገነባበት፣ መቀራረብና በጠረጴዛ ዙሪያ በመነጋገር ብሔራዊ መግባባት የሚደረስበት፣ ለወደፊቷ ኢትዮጵያ መሰረት የሚጣልበት ቢያደርገው እውነተኛው የኢትዮጵያ ህዳሴ ሊሆን እንደሚችል ጠቁመዋል። በተመሳሳይ ጠቅላይ ሚኒስትር ሃይለማርያም ደሳለኝን በውጪ ጉዳይ ሚኒስትር ቴድሮስ አድሃኖም ለመተካት ህዋሀቶች የሚያደርጉት ሽርጉድ ችግር ሊያስከትል እንደሚችል ሪፖርት መቅረቡ ተሰምቷል። ይኽው ሪፖርት የቀረበላቸው ክፍሎች ቀደም ሲል እንዳደረጉት የህወሃትን ከፍተኛ አመራሮች በማነጋገር ስህተት እንዳይሰሩ እየወተወቱ ነው። ማሳሰቢያ፤ በተለይ በስም ወይም በድርጅት ስም እስካልተጠቀሰ ድረስ በጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣ® ላይ የሚወጡት ጽሁፎች በሙሉ የጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣ®ንብረት ናቸው፡፡ ይህንን ጽሁፍ ለመጠቀም የሚፈልጉ ሁሉ የዚህን ጽሁፍ አስፈንጣሪ (link) ወይም የድረገጻችንን አድራሻ (https://www.goolgule.com/) አብረው መለጠፍ ከጋዜጠኛነት የሚጠበቅና ህጋዊ አሠራር መሆኑን ልናሳስብ እንወዳለን፡፡ Share on Facebook Tweet Follow us Filed Under: News Tagged With: Full Width Top, Middle Column Reader Interactions Comments Adaffufi Dangglassa says March 30, 2015 01:16 am at 1:16 am Ethiopians never had trusted the Hiwahat with their country, children, and the resources that are available above and below the lands in Ethiopia. Yes, right from the beginning, the foundation of this mafia regime has been showing a gradual crack from the bottom up and now the crack is deepening and the gap is widening and the paint that masked the wickedness of those who built the system is peeled off and clinging by a tread leading to the point where its structures from bottom up can neither be repaired nor renovated, only needs to be demolished to its ruin. Although it might be unlikely that the grand robbers from the top hierarchy in the Hiwhat would draw guns on one another, they might throw feasts on each other and would get bruised, but would not abandon the house that they built collectively and risk of creating a battlefield where one group becoming actors and the other one villains. What is clear now is that system is sick enough to dye; all it is needed is to quicken the fall of this criminal regime and leave it under the pile of its own ruin.
የህብረቱ ኮሚሽን ሊቀ መንበር ሙሳ ፋኪ ማሃማት የኢትዮጵያ መንግስት እና ህወሓት ግጭቱን ለማርገብና ሰላማዊ መፍትሔዎችን ለማፈላለግ የሄዱበትን ርቀትና ያሳዩትን ቁርጠኝነት አድንቀዋል፡፡ “የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መነሳት፣ በትግራይ በኩል የጦር ምርኮኞቹ በከፊል እንዲለቀቁ መደረጉ፣ ብሄራዊ የምክክር ኮሚሽን መቋቋሙ፣ ለሰብአዊነት ሲባል ተኩስ እንዲቆም መደረጉ እና የትግራይ ኃይሎች ከተቆጣጠሯቸው የአፋር አካባቢዎች መውጣታቸው” መተማመን ሊፈጥሩ የሚችሉ ጉልህ እርምጃዎች እንደነበሩም ገልጸዋል ሊቀ መንበሩ፡፡ ኮሚሽን ሊቀመንበሩ ለሰብአዊነት ሲባል የተኩስ አቁም ስምምነት መደረጉን ተከትሎ ለተጎዱ ክልሎች የሰብአዊ አቅርቦትና ድጋፍ በማቅረብ ረገድ የሚታዩ መሻሻሎችን ህብረቱ በጸጋ የሚቀበላቸው ናቸውም ብለዋል፡፡ የኢትዮጵያ ፌዴራል መንግስት እና ህወሓት ግጭቱን በሰላማዊ መንገድ ለመፍታት የወሰዷቸውን እርምጃዎችም አድንቀዋል፡፡ ህብረቱ የተጀመሩ ፖለቲካዊ ውይይቶች መቀጠላቸውን እንደሚያበረታታም ጭምር ነው የገለጹት፡፡ ሊቀ መንበሩ ይህን ያሉት፤ የአፍሪካ ቀንድ ከፍተኛ ተወካይ አድርገው የሾሟቸው የቀድሞው የናይጄሪያ ፕሬዝዳንት ኦሉሴጎን ኦባሳንጆን በጽህፈት ቤታቸው ተቀብለው ባነጋገሩበት ወቅት ነው፡፡ በንግግሩ ኦባሳንጆ “የተሰጣቸውን ተልእኮ አፈጸጸም” በተመለከተ ለሊቀ መንበሩ ገለጻ አድርገውላቸዋል፡፡ “የኢትዮጵያን ችግር በድርድር ለመፍታት” እያደረጉት ስላለው ያላሰለሰ ጥረትም ሙሳ ፋኪ ማሃማት ኦባሳንጆን አመስግነዋል፡፡ ለተገኙ ውጤቶች የአፍሪካ ህብረት ከፍተኛ ተወካዩ ኦሊሴጎን ኦባሳንጆ ዲፕሎማሲያዊ ጥረት ከፍተኛ ነበርም ነው ሙሳ ፋኪ ያሉት፤ አሁንም የተሻለ ተሳትፎ በማድረግና አጠቃላይ ግጭቶችን በማቀዝቀዝ ግጭት የማርገቡ ስራ ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት በመጠቆም። የዓለም አቀፉ ማህበረሰብ በህብረቱ መሪነት በመደረግ ላይ ያሉ የሰላም ጥረቶችን እንዲደግፍም ጥሪ አቅርበዋል፡፡ ሙሳ ፋኪ ስለ ኦባሳንጆ የአፈጻጸም ውጤት ይህን ይበሉ እንጂ፤ ህወሓት ከቀናት በፊት ባወጣው መግለጫ በኦባሳንጆ አደራዳሪነት ላይ ጥያቄ እንዳለው ማንሳቱ አይዘነጋም፡፡ ህወሓት ለተለያዩ ዓለም አቀፍና አህጉር አቀፍ ተቋማት በጻፈውና የድርጅቱ ሊቀ መንበር ፊርማ ባረፈበት ደብዳቤው “ኦባሳንጆ ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ያላቸው ቅርበት የትግራይ ህዝብ ሳያስተውለው ቀርቶ አይደለም” በማለት በኦባሳንጆ አዳራደሪነት ያለው እምነት እምብዛም እንዳልሆነ መግለጹ ይታወሳል፡፡
ሳልሳ የሙዚቃ ስልት ስረ መሰረቱ ከኩባና በውሃ ከተከበበችው ደሴት ፖርተሪኮ ነው። የሳልሳ ሙዚቃ ለነዚህ ሁለት ሃገሮች መገለጫቸው የሆነ የባህላዊ የዳንስ ሙዚቃ ነው። ዋሽንግተን ዲሲ — የሳልሳ ሙዚቃ እ.አ.አ በ1970ዎቹ በኒውዮርክ ታዋቂ እየሆነ ተወዳጅነቱም እየጨመረ መጥቶ ነበር። የሳልሳ የሙዚቃ ስልት የተለያዩ የሙዚቃ ስልቶች በውስጡ የያዘ ነው። ሞንቱኖ፣ ጓራቻ፣ ቻቻቻ፣ በጥቂቱ የቦለሮ እንዲሁም የፖርተሪካውያንን ቦምባ እና ፕሌና የሙዚቃ ስልቶች ስብስብ ነው። ላቲን ጃዝ በመባል የሚታወቀው የሙዚቃ ስልትም በሳልሳ የሙዚቃ አቀናባሪዎች፣ በሙዚቃ ተጫዋቾች እንዲሁም የሳልሳ የሙዚቃ መለያ የሆነውና የተወሰኑ ድምፆች ላይ በመመላለስ እንደማጀቢያም እንደምት መጠበቂያም በፒያኖ የሚጫወቱት ዜማ (Piano Guajeo) በኒውዮርክ ሙዚቀኞች በጣም ተወዳጁና በፍጥነትም የሙዚቃ እድገት ያሳየ ስልት ነው። የኩባው የሳልሳ የሙዚቃ ስልት፤ የስፓኒሽ ዜማ፣ ጊታር እና የአፍሮ-ኩባውያን የምት መሳሪያ ለሰሜናውያኑ አሜሪካውያን ሙዚቃ የጃዝ የሙዚቃ ስልት ቅርብ ነው። ሳልሳ አልፎ አልፎ በሮክ፣ አር ኤንድ ቢ እና በፋንክ የሙዚቃ ስልቶች ውስጥ ይደመጣል። የሳልሳ ዳንስ ውድድር የመጀመሪያዎቹ የሳልሳ የሙዚቃ ባንድ “ኑዮሪካን” የኒውዮርኮቹ የፖርተሪካን ዘሮች ወይም ወደ ነውዮርክ የፈለሱ ፖርተሪካውያን በመባል ይታወቁ ነበር። መገኛው ኩባ የሆነው የሳልሳ ሙዚቃ እና የሙዚቃ ምት ከኒውዮርክ ወደ ኮሎምቢያ እንዲሁም በተቀሩት የአሜሪካ ግዛቶች በፍጥነት ተስፋፍቶ ተወዳጅነቱን እንደጠበቀ በአለም አቀፍ ደረጃ በመደመጥ ላይ ይገኛል። መስታወት አራጋው እና ዲጄ ፋትሱ ያዘጋጁትን አጭር ድምፅ ለመስማት ከበታች ያለውን የድምፅ ምልክት በመጫን ያዳምጡ።
ባለፉት 25 ዓመታት በተፈጠረው የማምረቻ ዘርፍ ውስጥ የተሳተፈ ማንኛውም ሰው ብዙ ለውጦች ታይቷል. ከፍተኛ መጠን ያላቸው ፕላዝማ ማሽኖች ኦክሲየሌ መቁረጫ ማሽኖችን ፈጥረዋል. የ CO2 ላርሲዎች መቁረጫ ማሽኖችን ተተኩ. አሁን የቢዝነስ ሌዘር ኩኪዎች የ CO2 ነጠብጣቦችን በመለወጥ ላይ ናቸው. በእያንዳንዱ ለውጥ, አፈጻጸሙን ለማሻሻል ጥረት አድርገዋል. ወደ ጥቁር ሌዘር ጠረጠር ማሻገር ምንም ልዩነት የለውም. ይሁን እንጂ በመሣሪያው የመቁረጥ አቅም በአብዛኛው የሚጠቀሙት እነዚህን በራስ-ሰር የማከማቻ እና የመውጫዎች ማማዎች የተሸከሙት እነዚህን እጅግ በጣም ፈጣን የማታ ማያያዣዎች ለመግጠም በአስቸኳይ ለመዘርገፍ ነው, እንደዚህ የመሰለ የአተገባበር ፕሮጀክት ማሰስ ከእርስዎ በላይ ይጠበቃል. እርዳታ ይገኛል. እነዚህን ሰባት ቁልፍ ቦታዎች መልስዎ ስለ ካፒታል ኢንቬስትሜንት በብስጭት የተተካውን ኢንቨስትመንት (ROI) የማያስከትልዎት መሆኑን ያረጋግጣል. 1: የቡድን ስራ በራሱ አውቶሜትሪ በነዳጅ ማሞቂያ በኬሚካችን በማስተካከል ውጤታማ እንዲሆን ዋናው ምክንያት ነው. ስኬት የሚጀምረው እዚህ ነው. ውስብስብ የሱብ ወለድ ምርት ችግሮችን መፍታት ሁልጊዜ የቡድን ጥረት ነው. ቴክኖሎጂ ይህን ሊለውጥ አይችልም. ትላልቅ የቴክኖሎጂ ማስፈፀሚያዎች በጣም ጥሮሽ ናቸው. በኬሚዝ ማሽነጫ ማሽኖች ብዙ የተንዛዙ ቁሳቁሶች ማቀናበሪያዎችን በመጠቀም ከፍተኛ መጠን ያለው ገንዘብ ሲያወጡ ጥቅማጥቅሙን ROI ብለው ይጠባበቃሉ. በትክክለኛ የባለሙያ ጥምረት የተደራጀ ቡድን ማሽኑን ማሽኖቹን እና የማምረት ግቦችን ለማከናወን ይረዳል. ምንም ትብብር ከሌለው የማሽን ውጫዊ ስርዓት አደጋዎች እና ከማንኛውም የማስፋፊያ መጋዘኖች ናቸው. 2: ሙከራው መደብርዎ ካፒታል ካፒታል ኢንቬስትሜሽን በትክክለኛው መንገድ ላይ መሆኑን ያረጋግጣል. በሁለቱም አቅራቢውና ደንበኛው ላይ, እያንዳንዱ ለትራፊኩ የተሳሳተ መንገድ ያውቀዋል. ያንን እውቀት በንቃት እንዲያሳድጉ አስፈላጊ ናቸው. የአቅራቢውን ቴክኒሻን የሚሸፍን የሙከራ ስብስብ መኖሩ እና የምርት ሂደቶችዎ ከፍተኛ ዋጋን ያክላሉ. ከሁሉም በላይ, የመጨረሻው ግብ በእውነቱ ጥሩ የ ROI ክፍሎችን እና ዘላቂነት ያለው ባዶ ቀዶ ጥገናን ማግኘት ነው. የማሽኑ አምራቾች እጅግ በጣም ዘመናዊ የሆኑ መሳሪያዎችን በመሥራት ላይ ናቸው. እነዚህ ዘመናዊው ፈጣሪዎች ሁልጊዜ በሚለዋወጠው የአፈፃፀም ፍላጎቶች ፍላጎት ላይ ለማስማማት የተራቀቀ አካሎች እና ቴክኖሎጂዎችን እና ለወደፊቱ የንግድ ዕድገትን የሚያስችሉ ቴክኖሎጂዎች መኖር አለባቸው. ዛሬ ባለው ማኑፋክቸንና ማቀዝቀዝ አካባቢ በጣም በፍጥነት ስለሚቀያየር ማሽን ማምረቻዎች በመደበኛነት በቅድመ መስራት እና አዳዲስ መሳሪያዎችን እና ቴክኒኮችን እንደሚሞክሩ መጠበቅ አለብዎት. ይህ በእንዲህ እንዳለ የማሽኑ መርሃ ግብሮች እና የአስተዳደር ቡድኖች የሂደቱ አካል ብቻ አይደሉም ነገር ግን ሂደቶቹ ሳይሆኑ አይቀሩም. የሱቅዎ እውቀትና ክህሎት የሜይኬሽን ስኬታማነት እንጂ በሌላ መንገድ አይደለም. ዕለታዊ የገበያዎችዎ ወለሎች የት እንደሚገኙ ለይተው ይወቁ. የሱቅዎ አቅም በፋይ ነርቭ ከመድረሱ በፊት ምን እንደደረሰ እና አዲሱ መሣሪያን ለመቋቋም ለማዘጋጀት አሁን ያለውን አቅም አሥር እጥፍ ይጨምሩ. ያንን በአዕምሮአችሁ መሠረት, አሁኑኑ ፍጥነትዎ አስማታዊ ሂደትን በ 10 እጥፍ ያቅዱ. የሥራ ፍሰቱን በእያንዳንዱ ደረጃ እቅድ ያውጡ. በሠራርሽ ውስጥ ይራመዱ. በወረቀት ላይ ምን እንደሚከሰት ሰነድ ይስጡ. አንተ ምን ለማግኘት ትችላለህ? በአንድ የስራ ማሽን ላይ ፍጥነትን መጨመር የሚከተሉትን ችግሮች ሊያስከትል ይችላል: ከፊት በኩል ያለው የውድግዳ ወረቀት. በፕሮጀክት ማቀናበሪያ ፍጥነት ምክንያት, ለፕሮግራም እና ለመጥፋቱ ከፊት ለፊት ያሉት ቁሳቁሶች ምትክ ሊሆኑ ይችላሉ. በመሠረቱ, ተገቢው ድርጅት ከሌለ, ምትኬዎች መኖራቸው አይቀሬ ነው. የደህንነት ትግበራዎች ችላ ይባላሉ. እንደዚህ ባሉ ከፍተኛ ፍጥነት የተጓዙ ቁሳቁሶች ደህንነታቸውን ከማስቀመጥ ይልቅ ወደፊት ለመራመድ እንዲችሉ ሊያደርጋቸው ይችላል. ጀርባው ላይ የውድግዳ ወረቀት. ቁሱ በኬብል ውስጣዊ ቅልቅል ውስጥ ይከማቻል, ይከፍታል, እና ተጓዳኝ ይልካል. በቂ ዕቅዳ ሳይኖር ሲቀር, የኬብል ውስጠ-ህዋስ (laser) ክፍሎችን ከኬብል የሚወጡ ክፍሎችን ለመንቀሣቀስ እና ለማጓጓዝ አይሆንም, ወይም በመደብሩ ውስጥ ያለው የታችኛው ወንዝ ሂደት ዝግጁ ላይሆን ይችላል, ይህም ወደ ሥራው ሂደቶች በመጠባበቅ ላይ እንዲከማች ሊያደርግ ይችላል. በ 10-ጊዜ ፈተናዎች ሁሉ ውስጥ ጉዳዮችን መለየት, ሰነድ ማዛመድ, መገናኘት እና መፍትሄ መስጠት ይጀምራል. ስለ ተፈጥሯዊ ሂደት መረጃን በማስፋፋቱ ምክንያት ለሚነሱ በርካታ ጥረቶች የሚታዩ ይሆናሉ. በተጨማሪም, መረጃ እንዴት እንደሚደራጅና ከመጀመሪያው ትዕዛዝ በማጓጓዝ በማሰራጨት ረገድ ቅድሚያ መስጠት ወሳኝ እርምጃ ሊሆን ይችላል. ብዙውን ጊዜ ትኩረትን የሚፈልግ ቁልፍ ቦታ የሥራ ፍሰቱ ለስራ ክንዋኔ እንዴት እንደሚቀርብ ነው. በእንደዚህ ያሉ የቴክኖሎጂ አፈፃፀም ውስጥ የተሳተፉ ሶፍትዌሮች ትልቁን ስዕል እና የጨፈለቁትን ዝርዝር መግለጫዎች ማየት አለባቸው. ይህ ፋይሎችን መጥቀስ, ማስመጣት, ማጠራቀም, ማተም, ማሽኑ ላይ መለጠፍ, የማስኬድ አማራጮች, የአካል ክፍሎች መጨመር, ማጠናቀቅ እና የተረፈውን እና የተከማቹ ንብረቶችን ማስተዳትን ያጠቃልላል. የሶፍትዌር አቅራቢዎች የምክክር ሂደቱን አካል አድርገው ፕሮጀክትን ማቀድ ይኖርባቸዋል. 3: ወደፊት ስለሚገጥሙት የአፈፃፀም ችግሮች እውነታውን ያግኙ. የፈተና ውጤቶችን በትክክለኛው መንገድ መተርጎም ከፋየር ቅርጽ ማውጫ (laser) እና ከታካሚው ራስ-ሰር ማቃቀሚያ ቁሳቁሶችን ጨምሮ ከማንኛውም አዲስ ቴክኖሎጂ የበለጠ ተግባራዊ ፍላጎቶች ያስገኛል. በሚፈተኑበት ወቅት የተካሄዱትን በርካታ ችግሮች እንደ ቡድንዎ ይተረጉማል.  የሱፐር ንድፍ እና አቀማመጥ አድራሻውን ሊጠቁም የሚችል አካላዊ ችግር ነውን? ማሻሻል ማለት ሊያስተካክለው የሚችል የማሽን ብቃት ችግር ነውን? ሥልጠናው ሊቀርበው የሚችል የማሽን እውቀት አለ ወይ?  በውስጥ ውስጥ ሊፈጠር ወይም ሊቀጠር የሚችል ችሎታ የለውም  ቡድን?  ተጨባጭና ተነሳሽነት ያለው ግብ ነው? የሚጠበቁበትን መሠረት ያዘጋጁ  የተጠናከረ ውሂብ, የምርት ውሂብ, እና የቴክኖሎጂ አጋሮች ግቤት.  ምርጥ ልምዶች እና የተተገበረ የፍተሻ ሁኔታ በግንኙነት እየተሰራጨ ነው?  ሁሉም የቴክኖሎጂ ባለሙያዎች ቀደም ሲል በውይይቱ ውስጥ ተሳትፈዋል?  የእነሱ ግብአት በጣም ጠቃሚ ነው. 4: ማሽንና ሶፍትዌርን ከመግዛት በኋላ, አላማዎች ለማቋቋም እና ግቦች ለማሟላት ኃላፊነቱ የእርስዎ ነው. እንደገናም, መግባባት አስፈላጊ ነው. ሁለቱም የማኔጅመንት እና የምርት ቡድኖች የኬብል ማሽን የኬሚካዊ ተፅእኖ እና የግብታዊ ፍላጎቶች ጠንቅቀው እንዲኖራቸው ያስፈልጋል. የ ROI ጥበቃ; ከሚጠበቁት ሁሉ በላይ የተወሰኑ ተግዳሮቶች; እነዚህን ተፈታታኝ ሁኔታዎች ለማሸነፍ የሚችሉ መንገዶች; የውስጥ እና የውጭ ሀብት; እና ይህ ሁሉ እንዲከሰት የተስማማበት የጊዜ ሰንጠረዥ. 5: የውጭ ሙያዎችን ሲያስፈልግዎ ይወቁ. ዕውቀት ስኬትን ያስከትላል. የእርስዎ ቡድን የቴክኖሎጂ ኢንቨስትመንቱ እያንዳንዱ ተግባራዊነት እንዴት እንደሚተገበር እና እንደማይሰራ ካወቀ, ለእርዳታ ወደ መድረስ አለብዎ. በውጭ ኢንቬስትመንት የማምረት ውጤቶች ላይ የተተኮረ የውጭ የሙያ ማሻሻያ አማራጭ ነው, እና አንድ ጊዜ ኢንቬስትመንት ለበርካታ ዓመታት ሊለካ የሚችል ውጤቶችን ሊያመራ ይችላል. በሶፍት ዌር ብቻ አንድ ወይም ሁለት ባህሪያት ከፍተኛ ተጽዕኖ ሊያሳድሩ ይችላሉ: ቁልፍ ተግባር ቁጥር 1: ROI ን በማንቀሳቀስ ምርታማነትን እና አቅምን ለማሳደግ የሥራ ትጥኖችን ማዋሃድ እና ማጣመር. ቁልፍ ተግባር ቁጥር 2: ተጨማሪ ለማመቻቸት እስከሚችሉ ድረስ ጎጆ ማመቻቸትን ያመቻቹ. ለምሳሌ, የተለያዩ መሪነት ያላቸው ቦታዎች መጠቀም ምርት እና መጠን ይጨምራሉ. (በመሪ-ውስጥ ምደባ መጨመር በእያንዳንዱ ክፍል ውስጥ ተጨማሪ ቦታን እንዲጠይቅና እያንዳንዱ ክፍል በእቃው ላይ የበለጠ የእግር አሻራ እንዲሰጥ ማድረግን ይጠይቃል.በገቢ አገባብ በትክክል ሲተዳደሩ, ይህ የእግር አሻራ ይህ ትንሽ ትንሽ ሊሆን ይችላል.) ቁልፍ ተግባር ቁጥር 3: እሽግ ለመጨመር እና የምርት ጊዜ ለመቀነስ የንገድ ጥገና ዘዴዎችን እና አይነቶችን በተለያየ መንገድ በማድረግ የመስመድን ማጠናከሪያ ያመቻቹ. ለምሳሌ, እንደ መፍጨት የመሳሰሉ ጊዜ የሚወስዱ ተጨማሪ እርምጃዎችን ለመምረጥ ትሮች መቆጣጠር ይችላሉ. ቁልፍ ተግባር 4:ምርታማነትን እና ፍጆታን በእጅጉ እንዲጨምሩ የሚያግዙ ማሽን አማራጮችን ይመርምሩ. የጨረራ መቁረጥን የሚዘጋውና ያልተፈለጉ የጊዜ ቀጠናዎችን የሚፈጥር ወራጅ ጭንቅላትን በመቁረጥ እና በመንከባለል ጊዜ አንድ ጠቃሚ ምክሮችን አስቡት. መልካም NC ኮድ እነኛ የተጎዱትን ክፍሎች ይከላከላል. ቁልፍ ተግባር ቁጥር 5:የጭረት ቅነሳ ድርጊቶችን በየአመቱ ይከልሱ. እንደ ቅጠሉ ቆርቆሮዎች ወደ ተለቀቀ መጠን ያዋህዱ ወይም እንደገና ጥቅም ላይ እንዲውሉ ለማድረግ ወይም ለማከማቸት ቀላል የሆኑ የሂደቶች ለውጦች ቆሻሻን ይቀንሳሉ. ቁልፍ ተግባር ቁጥር 6:ቀጣይ-ሂደትን አቀራረብ አቀራረቦች እና ሂደቶች የአቅም እና ምርታማነትን በእጅጉ ሊጨምሩ ይችላሉ. 6: ማበላለጥ የድብድ አካል መሆን ሊሆን ይችላል. በአብዛኛዎቹ አጋጣሚዎች ፋብሪካዎችዎ ኢንዱስትሪ 4.0 ራስ-ሰር ቴክኖሎጂን ማምጣት ከፈለጉ አንዳንድ የግላዊነት ደረጃ ያስፈልጋል. የማሽን-ተኮር ሶፍትዌሮችን ከእርስዎ ልዩ የአከባቢ መገኛ አካባቢ ጋር የሚያስተካክሉ እንደ plug-in ጥቅሎች ያሉ የማስተካከያ ቀረቤቶች, ከሁለቱም የኢንቨስትመንት እና የሥልጠና አይነቶቹ እጅግ በጣም ጠቃሚ ሊሆኑ ይችላሉ. ስለ "ብቃታቸው" ፓኬጆችን ወይም በተለየ ሁኔታ የተመረተውን የኬዘር ማስተር ማጨሻ ህዋስ ለማመቻቸት በፕሮጅክቶች ውስጥ የተገጠሙ የ "ሰርኩስ" ፋብሪካ አምራች ወይም የሶፍትዌር አቅራቢዎን ይጠይቁ. 7 ክትትል እና ዘገባ ማቅረብ ጥረትን የሚጠይቅ ነው. ግቦች ከተሳለፉም በኋላም ተፈታታኝ የሆኑ ችግሮች ቢኖሩም ክትትል እና ሪፖርት ማድረግ ወሳኝ ናቸው. በሂደቱ ላይ በእያንዳንዱ ደረጃ ላይ መጠኑ ባይኖርም ከጊዜ ወደ ጊዜ ፕሮግራሙን መገንባት አይቻልም. አንዴ የትግበራው ቡድን አንድ የ ROI ቤንችማርኬት ካሳጠናቀቀ, ሌላ ለማዘጋጀት ጊዜው ነው. በአውቶሜትሪ ማማ ላይ ያለው የፋይበር ሌዘር በካርድዎ ውስጥ በጣም አነስተኛ እና ይበልጥ ጥልቀት ያለው እንደመሆኑ, ክትትል ይበልጥ በጣም አስፈላጊ ይሆናል. አዲሱ ቴክኖሎጂ ውጤቱን እና አቅሙን ለመቃወም ይደርሳል. የሪፖርት ማቅረቢያ ታሪክን በመጠቀም በኬብል ማሽን ሴል ሴል ሴል እንዴት እንደሚሰራው ሙሉ ዕውቀት ስላለው አዲሱ ማሽኖች እርስዎ ትኩረት ሊሰጡዎት የሚችሉበት ብቸኛው መንገድ ነው.
እቲ ፡ ኣብ ኤርትራ ዝምዝገብ ግህሰት ኩሉዓይነታዊ ሰብኣዊ መሰላት ብዘይ ዝኾነ ምምሕያሽ ይቕጽል ከምዘሎ ዝዘርዘረ ጸብጻብ ፣ ኣብ’ቲ ካብ 13 ሰነ ክሳብ 8 ሓምለ ዝቃናዕ መበል 50 ኣኼባ ባይቶ ሰብኣዊ መሰላት ንትዕዝብትን ግምገማን ክፉት ኪኸዉን እዩ። እቲ እዋናዊ ጸብጻብ፣ ንኤርትራ ዝመርሕ ዘሎ ጉጅለ ህግደፍ ኣብ ምቕናዕ ስርዓተ-ሕጊን ኣዉሓስቱ ዝኾና ትካላትን ፣ ኣብ ምትዕርራይ ገደብ-ግዜ ሃገራዊ/ወተሃደራዊ ኣገልግሎት ፣ ኣብ ምምሕያሽ ነጻነታት እምነት፡ ምትእኽኻብ፡ ሓስባካ ምግላጽን ፕረስን ፣ ኣብ ምግታእ ሃይማኖታዊን ቀቢላዊን ተነጽሎታት፣ ኣብ ምግታእን ዘይሕጋዊ ማእሰርቲ፡ መጭወይቲን መስወርቲን፣ ከምኡ’ዉን ኣብ ምሕያል ዝምድናታት ምስ ኣህጉራዉያንን ዞባዉያንን ኣካላት ሰብኣዊ መሰላት ዘመሓየሾ ነገር ከምዘየለ እዩ ካብ ናይ ዝሓለፈ ዓመት ጸብጽብ ብዘይፍለ ሓቢሩ ዘሎ። እቲ ፍሉይ ተኸታታሊ ኣካል ናብ ኤርትራ ኣትዩ ንህሉው ኩነታት ሰብኣዊ መሰላት እታ ሃገር ኪፍትሽ ብቐጻሊ ዘቕርቦ ጠለብ ዛጊት ከምዘይሰለጦ ብምዝኽካር፣ ናብ ኤርትራ ኪበጽሕ ኪፍቀደሉ ብመንገዲ ማሕበረሰብ ዓለም ዝግበሩ ጻዕርታት ክዛይዱ ደጊሙ ጸዊዑ ኣሎ። ህግደፍ ፣ ዓመታዊ ንዝቐርቡ ጸብጻባት እቲ ተኸታታሊ ኣካል ፣ ኣብ ባይታ ንዘሎ ሓቅታት ዘንጸባርቚ ኣይኮኑን ካብ ምባል ሓሊፉ ፡ ኩነታት ሰብኣዊ መሰላት ኣብ ኤርትራ ምምሕያሽ የመዝግብ ከምዘሎ ዘረጋግጹ ኣብነታት ከቕርብን ኣይረአን። ኣብ ባይቶ ሰብኣዊ መሰላት ውድብ ሕቡራት ሃገራት ንኻልኣይ እብረ ኣባልነት ሒዛ ንዘላ ኤርትራ ዝመርሕ ህግደፍ ፣ በቲ ባይቶ ንዝተመዘዘ ፍሉይ ኣካል ናብ ሃገር ኣትዩ ኸይምርምር ከልኪሉ ከይኣክል፣ ኣብ ልዕሊ ዘይደሞክራስያዉያን ስርዓታት ዝተፈላለያ ሃገራት በቲ ባይቶ ንዝዉሰኑ ዉሳኔታት ኣብ ምቅዋም እዉን ብመሪሕነት ይነጥፍ ከምዘሎ ይፍለጥ። ህግደፍ ኣብ ልዕሊ ህዝቢ ኤርትራ ዝፍጽሞም ግህሰታት ሰብኣዊ መሰላት ከም ዝነበሮ ይቕጽል ምህላዉ፣ ከም ሓለዋ ሰብኣዊ መሰላት፡ ኣምነስቲ ኢንተርናሽናል፡ ኮሚተ ንድሐት ጋዜጠኛታትን ጋዜጠኛታት ብዘይዶብን ዝኣመሰሉ ኣህጉራዉያን ተሓለቕቲ ዓመታዊ ኣብ ዘካፍልዎም ጸብጻባት ምስ ሓበሩ እዮም። ሓያለ ኤርትራዉያን ሲቪካዉያን ማሕበራት ዝርከብአን 42 ተሓለቕቲ ትካላት ናብ ኣብ ዝሓለፈ ወርሒ ግንቦት ናብ ባይቶ ሰብኣዊ መሰላት ኣብ ዝሰደድኦ ክቱም ደብዳቤ፣ እቲ ባይቶ ንመዝነት ፍሉይ ተኸታታሊ ኩነታት ሰብኣዊ መሰላት ኤርትራ ንተወሳኺ ሓደ ዓመት ከናዉሕ ጠሊበን ምህላወን እዉን ኣይርሳዕን።
ጉጅለ ፋሽስት ኣብይ ኣሕመድ ኣብ ውሽጢ ሓደ ወርሒ ሰራዊት ሓርነት ኦሮሞ ንምጥፋእ ዘካየዶ ወፍሪ ይፈሽል ምህላዉን፤ መራ ክፍለ ሰራዊት ሓዊሱ ብርክት ዝበሉ ወታደራት እቲ ጉጅለ ፋሽስት ከምዝተማረኹን ከም ዝሞቱን ወሃቢ ቃል ሰራዊት ሓርነት ኦሮሞ ኦዳ ተርቢ ሓቢሩ፡፡ ኣብ ልዕሊ ሰራዊት ፋሽስት ኣብይ ኣሕመድ ሰፍ ዘይብል ክሳራ የብፅሕ ምህላዉ ዝሓበረ መግለፂ ሰራዊት ሓርነት ኦሮሞ፤ እቲ ፋሽስታዊ ጉጅለ ኣብ መብዛሕቲኤን ዞባታት ኦሮሚያ ከካይዶ ዝቐነየ ወፍሪ፤ ብዓወት ሰራዊት ሓርነት ኦሮሞ ተፀንቢሉ ይቕፅል ምህላዉ ሓቢሩ፡፡ ኣብ ከባቢታት ቦሮና ካብ ድሬ ክሳብ ሊበን ኣብ ዘለዉ ቦታታት ንፍተሻ ኣብ ልዕሊ ዝተንቀሳቐሱ ሰራዊት ፋሽስት ኣብይ ኣሕመድ ሓያል መጥቃዕቲ ብምፍናው ምዉታትን ቁሱላትን ዝገበሮም ኮይኑ፤ ብተመሳሳሊ ኣብ ዞባ ጉጂ ወረዳ ጎሮ ኣዶላ፣ ስሬ ቡኪ፣ ሁርቡኬሳ ከምኡ ድማ ከተማ ኣዳዲ ንምቁፅፃር ኣብ ልዕሊ ዝተልኣኸ ሰራዊት ፋሽስት ብዝወሰዶ ተደጋጋሚ ፀረ መጥቃዕቲ 69 ምውታትን 47 ቁሱላትን ከም ዝገበረ ገሊፁ፡፡ ብመሰረት መግለፂ ሰራዊት ሓርነት ኦሮሞ፤ ኣብ ዞባ ጊጂ ሊበን ለጋጉላ ከምኡ ድማ ኣብ ከተማ ቡሌሆራ ኣብ ዝርከቡ ወታደራዊ መዓስከራት ብዝፈነዎ መጥቃዕቲ፤ 34 ብምቕታል ኣዛዚ ክፍለ ሰራዊት ሓዊሱ ብርክት ዝበሉ ኣባላት ሰራዊት እቲ ጉጅለ ብምምራኽ እቲ ወታደራዊ መዓስከር እውን ኣብ ኢድ ቁፅፅር ሰራዊት ሓርነት ኦሮሞ ምእታዉ ኣረጋጊፁ፡፡ ኣብ ዝሓለፉ ሰለስተ ሰሙናት ኣብ ዞባ ጉጂ ከባቢታት መልካ ለሚ፣ መልካ ጉባን መልካ ሮቃን ሙሉእ ዓወት ምሕፋሱ ዝገለፀ ሰራዊት ሓርነት ኦሮሞ፣ 168 ሰራዊት ፋሽስት ኣብይ ኣሕመድ ከም ዝቐተለን ልዕሊ 200 ከም ዘቑሰለን ሓቢሩ፡፡ ብጉጅለ ፋሽስት ኣብይ ኣሕመድ ልዑል ምድላው ተጌርሉ ይካየድ ዘሎ ናይ ሓደ ወርሒ ወፍሪ፤ እቲ ጉጅለ ፋሽስት ከም ዝሓሰቦ ዘይኮነስ ዓወት ኣብ ኢድ ሰራዊት ሓርነት ኦሮሞ ምህላዉ ዝገለፀ ኦዳ ተርቢ፤ ኣብቲ ክሳብ ሐዚ ዝተኻየደ ምክልኻልን ፀረ መጥቃዕቲን፤ ሓደ ኮለኔል ሓዊሱ ብርክት ዝበሉ ወታደራት ከም ዝተማረኹን ከም ዝቖሰሉን ከምኡ ድማ ብርክት ዝበሉ ፈኮስቲ ኣፅዋራት ከምዝተማረኹ ሓቢሩ፡፡ ሰራዊት ሓርነት ኦሮሞ ኣብ ዞባ ሰሜን ሽዋ 3 ወረዳታት ብዝወሰዶ ስጉምቲ ልዕሊ 100 ወታደራት ፋሽስት ከም ዝቐተለ ዝሓበረ መግለፂ ሰራዊት ሓርነት ኦሮሞ፤ ኣብ ዞባ ምዕራብ ሽዋ ግንደ በረት ከምኡ ድማ ኣብ ዞባ ምብራቕ ሽዋ ከባቢ ፈንታሌ ልዑል ዓወት ከም ዝዓተረ ብምሕባር፤ ከተማታት ወለንጭቲ፣ ዶንን ቦሌን ዝተብሃላ ከተማታት ኣብ ኢድ ቁፅፅሩ ምእታወን ገሊፁ፡፡ ጉጅለ ፋሽስት ኣብይ ኣሕመድ ኣብ ውሽጢ ሓደ ወርሒ ንምዝዛም ዘካየዶ ወፍሪ፤ ሰራዊት ፋሽስት ኣብይ ኣሕመድ፣ ዕሱብ ሰራዊት ኢሳያስ ኣፈወርቂ፣ ፍሉይ ሓይሊ ዝተፈላለያ ክልላት፣ ገበቲ ሓይሊ ኣምሓራን ወታደራዊ ድሕንነትን ኣዋዲዱ ዝወፈረ እኳ እንተነበረ ኣብ ናይ 3 ሰሙናት ፃንሒት ግና ዓወት ሰራዊት ሓርነት ኦሮሞ የቃላጥፍ ምህላዉ ወሃቢ ቃል ኦዳ ተርቢ ሓቢሩ፡፡
እነዚህ ጽሑፎች በጣም ጠቀሜታ ያላቸው ቢ .ቢ. ይህ መረጃ የ አንቲጂን ኪት ሙከራ ይግዙ ን ባለሙያ መረጃዎችን ለመረዳት ይረዳዎታል. የበለጠ ለማወቅ ከፈለጉ, በማንኛውም ጊዜ ሊያነጋግሩን ይችላሉ, የበለጠ ሙያዊ መመሪያ ሊያቀርብልዎ እንችላለን. ፈጣን የፀረ-ተንቀሳቃሽ ሙከራ: - ኒው ኮሮኒየስ ፈጣን የፀረ-ተንቀሳቃሽ ምርመራ: - አዲስ ኮሮኒየስ. ምንም እንኳን አዲስ ምርምር አሁንም የሚያመለክተው አዲሶቹ ኮሮኒቫሩስ በበሽታው በተያዙ ሰዎች ውስጥ ጣቶች እና ቺልቢላዎች እንደማያሳድሩ ግን ክርክሩ ቀጥሏል. 2022-08-24 አጠቃላይ ፀረ እንግዳ አካላት ፈጣን ሙከራ: ኦኤምኤም ኬሮን እዚህ አለ ጠቅላላ ፀረይድ ፈጣን ሙከራ: ኦኤምኤ ኬሮን እዚህ አለ. በዚንግ Zoginde መሠረት ክሊኒካዊ ግኝቶች እንደ ከፍተኛ ትኩሳት, ብርድ, ራስ ምታት, የሆድ ጉሮሮ, እና እንደ ዋናው የምግብ ፍላጎት ማጣት ከ 80% በላይ ሰዎች ትኩሳት ነበራቸው ምልክቶች.
በአሜሪካ በብሔራዊ ደረጃ በተደረገ ምርምር የንቦች ቁጥር 40 በመቶ እንደሚቀንስ ተነገረ፡፡ ለንቦቹ መሞት ዋንኛ ምክንያት ንቦቹ በከፍተኛ ሃሳብና ጭንቀት ውስጥ መግባታቸው እንደሆነ ተመልክቷል፡፡ ሰኞ (ግንቦት 10/ሜይ 18) ዕለት የሜነሶታ የሕዝብ ሬዲዮ (Minnesota Public Radio News) እንደዘገበው በአሜሪካ ውስጥ በአጠቃላይ በተደረገው አዲስ ጥናት 6ሺህ ንብ አርቢዎች መጠይቅ የተደረገላቸው ሲሆን በዚህም መሠረት የሟች ንቦች ቁጥር በተለይ በበጋ ወራት እንደሚጨምር ተገልጾዋል፡፡ በተቃራኒው በክረምት ወራት ቁጥሩ በመጠነኛ ደረጃ እንደሚቀንስ ጥናቱ አመልክቷል፡፡ በአሜሪካ ከሚገኙት ጠቅላይ ግዛቶች በሰሜን በምትገኘው የሜነሶታ ግዛት የሟቾቹ ንቦች ቁጥር ከፍ እንደሚል ዘገባው ጨምሮ አስታውቋል፡፡ በሜሪላንድ ዩኒቨርሲቲ ተመራማሪ የሆኑትና ጥናቱን የመሩት ዴኒስ ቫንኢንግልስድሮፕ እንደሚሉት ከሆነ ለንቦቹ መሞት አዲስ ምክንያት ከጥናቱ ለመመልከት መቻላቸውን ገልጸዋል፡፡ እንደምክንያት የጠቀሱትም “ንቦቹ እጅግ ከፍተኛ በሆነ ሃሳብና ጭንቀት ውስጥ መግባታቸው” መሆኑን ተናግረዋል፡፡ ሆኖም የጭንቀቱ ምክንያት ምን እንደሆነ ለእርሳቸውም ግልጽ እንዳልሆነ እና ይልቁንም ጉዳዩ ተጨማሪ ጥናት የሚጠይቅ እንደሆነ አስረድተዋል፡፡ በጥናቱ የተሳተፉት ንብ አርቢዎችም ለንቦቻቸው መሞት ምክንያት ይህ ነው የሚሉት ምክንያት እንደሌላቸው የገለጹ ሲሆን በበጋ ወራት ከፍተኛ ቁጥር ያለው ንብ የሚሞትባቸው መሆኑን ለእነርሱም እንቆቅልሽ እንደሆነ ተናግረዋል፡፡ የበጋው አኻዝ ከጊዜ ወደጊዜ እየጨመረ መምጣቱንና የዚህ ዓመቱም ከፍ እንዳለ በጥናቱ ተመልክቷል፡፡ ከዚህ በተጨማሪ ለንቦቹ መሞት የተሰጠው መላምት የምግብ እጥረትና የተባይ መከላከያ ሊሆን ይችላል የሚል ነው፡፡ ሆኖም ግን የምግብ ዕጥረቱም ሆነ የተባይ መከላከያው በተለይ በበጋ ወራት ከሚጨምረው የንቦቹ መሞት ጋር እንዴት እንደሚዛመድ ተመራማሪዎቹ ሊረዱ አለመቻላቸውን የጥናቱ መሪ ዴኒስ መናገራቸውን ዜናው ዘግቧል፡፡ ይህ በአሜሪካ አገር የታየው የንቦች ሞት ጉዳይ በሌሎች የአውሮጳ፣ እስያና አፍሪካ አገራት የመኖሩ ጉዳይ በዘገባው ላይ ያልተመለከተ ሲሆን በተመራማሪዎቹ ዘንድ ጉዳዩ በዓለምአቀፍ ደረጃ መጠናት ያለበት ስለመሆኑም የተነገረ ነገር የለም፡፡ ማሳሰቢያ፤ በተለይ በስም ወይም በድርጅት ስም እስካልተጠቀሰ ድረስ በጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣ® ላይ የሚወጡት ጽሁፎች በሙሉ የጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣ®ንብረት ናቸው፡፡ ይህንን ጽሁፍ ለመጠቀም የሚፈልጉ ሁሉ የዚህን ጽሁፍ አስፈንጣሪ (link) ወይም የድረገጻችንን አድራሻ (https://www.goolgule.com/) አብረው መለጠፍ ከጋዜጠኛነት የሚጠበቅና ህጋዊ አሠራር መሆኑን ልናሳስብ እንወዳለን፡፡
ጎብኝዎች በጣቢያው ላይ አስተያየቶችን ሲሰጧቸው በአስተያየቶች ቅጽ ውስጥ, እንዲሁም እንዲሁም የአይፈለጌ መልዕክት መለየት እንዲረዳ የአመልካች IP አድራሻ እና የአሳሽ ተጠቃሚ ተለዋጭ ሕብረቁምፊዎችን እንሰበስባለን. ከኢሜይል አድራሻዎ የተሰራ ማንነትን ያልተገለጸ ሕብረቁምፊ (ሀሽ ተብሎም ይጠራል) የተሰነጠውን ሕብረቁምፊ ተጠቅመው እየተጠቀሙበት እንደሆነ ለማየት የግራቫተርን አገልግሎት ሊሰጥ ይችላል. የጋቭራርድ አገልግሎት የግል ፖሊሲ እዚህ ይገኛል https://automattic.com/privacy/. የአስተያየትዎ ከፀደቀ በኋላ የመገለጫዎ ምስል በአስተያየትዎ አውድ ውስጥ ለህዝብ ይታያል. ሚዲያ ምስሎችን ወደ ድር ጣቢያው ከሰቀሉ, የተካተተ የአካባቢ ውሂብ (EXIF GPS) ን ከተካተቱ ምስሎች መስቀል አለብዎት. ወደ ድር ጣቢያው ጎብኚዎች ማንኛውንም የአካባቢ ውሂብ ከድረ-ገፆች ምስሎች ማውረድ እና ማውጣት ይችላሉ. የእውቅያ ቅጽ ኩኪዎች በእኛ ጣቢያ ላይ አስተያየት ከተዉል ስምዎን, የኢሜይል አድራሻዎን እና ድር ጣቢያዎን በኩኪዎች ውስጥ ለማስቀመጥ መርጠው መግባት ይችላሉ. እነዚህ ነገሮች ለእርሶ ምቾት ናቸው, ስለዚህ ሌላ አስተያየት ሲተላለፉ ዝርዝር መረጃዎን መሙላት አያስፈልግዎትም. እነዚህ ኩኪዎች ለአንድ ዓመት ይቆያሉ. የመግቢያ ገጻችንን ከተጎበኙ አሳሽዎ ኩኪዎችን እንደሚቀበል ለመወሰን ጊዜያዊ ኩኪ እንጠቀስለታለን. ይህ ኩኪ ምንም የግል ውሂብ የለውም እና አሳሽዎን በሚዘጉበት ጊዜ ይጣላሉ. ሲገቡ, የመግቢያ መረጃዎን እና የማሳያ ማሳያ ምርጫዎችዎን ለማስቀመጥ በርካታ ኩኪዎችን እናዘጋጃለን. የምዝግብ ኩኪዎች ለሁለት ቀናት ስለሚቆዩ እና ለአንድ ዓመት የሚቆይ የመግቢያ አማራጮች. «እኔን አስታውሰኝ» ን ከመረጡ, መግቢያዎ ለሁለት ሳምንታት ይቆያል. ከመለያዎ ዘግተው ከሆነ, የመግቢያ ኩኪዎች ይወገዳሉ. አንድ ጽሑፍ አርትዕ ወይም አርትዕ ካደረጉ, አንድ ተጨማሪ ኩኪ በአሳሽዎ ውስጥ ይቀመጣል. ይህ ኩኪ ምንም የግል መረጃን አያካትትም እና በቀላሉ አርትዖት ያደረጉበትን ጽሁፍ መለጠፍ ብቻ ነው. ከ 1 ቀን በኋላ ጊዜው ያልፍበታል. ከሌላ ድር ጣቢያዎች የተካተቱ ይዘቶች በዚህ ጣቢያ ላይ ያሉ ጽሁፎች የተካተተ ይዘት (ለምሳሌ ቪዲዮዎች, ምስሎች, ወዘተ ...) ሊያካትቱ ይችላሉ. ከሌላ የድርጣቢያዎች የተካተቱ ይዘቶች ሌላውን ድር ጣቢያ የጎበኘው ይመስል ተመሳሳይ ባህሪ ያኖራቸዋል. እነዚህ ድር ጣቢያዎች እርስዎን የሚመለከቱ መረጃዎችን ሊሰበስቡ, ኩኪዎችን ይጠቀማሉ, ተጨማሪ ሶስተኛ ወገን ክትትልን ያካትታሉ, እና መለያ ካለዎት እና ወደዚያ ድር ጣቢያ ገብተው ከተካተተ ይዘት ጋር የተገናኙትን ከተካተተ ይዘት ጋር መከታተል ጨምሮ የእርስዎን የተግባራዊነት መከታተል ይችላሉ. የእርስዎን ውሂብ ለምን ያህል ጊዜ መጠበቅ እንችላለን? አስተያየት ትተው ከሆነ, አስተያየት እና ዲበ ውሂቡ ዘልለው ይዘዋል. ይሄ እኛ ማንኛውንም ክትትልን በተከታታይ ተራ ከማድረግ ይልቅ ሁሉንም የመከታተያ አስተያየቶች እውቅና ልንሰጥ እና ልናፀድቀው እንችላለን. በእኛ ድረ ገጽ ላይ ለሚመዘገቡ ተጠቃሚዎች (ካለ), እነሱ በተጠቃሚ መገለጫቸው ላይ የሰጡትን የግል መረጃም እናከማቻለን. ሁሉም ተጠቃሚዎች የግል መረጃቸውን በማንኛውም ጊዜ ማየት, ማርትዕ ወይም መሰረዝ ይችላሉ (የተጠቃሚቸውን ስም መቀየር ካልቻሉ በስተቀር). የድር አስተዳዳሪዎችም ያንን መረጃ ማየት እና ማስተካከል ይችላሉ. በውሂብዎ ላይ ምን መብቶች አሉዎት በዚህ ጣቢያ ላይ መለያ ካለዎት ወይም አስተያየቶችን ትተው ከሄዱ እኛ የሰጠንን ማንኛውንም ጨምሮ ጨምሮ እኛ በያዝነው የግል መረጃ ወደ ውጭ የተላከ ፋይል እንዲቀበሉ መጠየቅ ይችላሉ ፡፡ እንዲሁም እኛ ስለ እኛ የያዝናቸውን የግል መረጃዎች በሙሉ እንዲያጠፉ መጠየቅ ይችላሉ ፡፡ ይህ ለአስተዳደራዊ ፣ ለሕግ ወይም ለደህንነት ዓላማዎች እንድንቆይ የጠበቅናቸውን ማንኛውንም መረጃዎች አያካትትም ፡፡ ውሂብዎን እንልካለን የጎብኚዎቹ አስተያየቶች በአውቶሜትር የአይፈለጌ መልዕክት ፈልጎ አገልግሎት በኩል ሊረጋገጥ ይችላል. English Afrikaans Albanian Amharic Arabic Armenian Azerbaijani Basque Belarusian Bengali Bosnian Bulgarian Catalan Cebuano Chichewa Chinese (Simplified) Chinese (Traditional) Corsican Croatian Czech Danish Dutch English Esperanto Estonian Filipino Finnish French Frisian Galician Georgian German Greek Gujarati Haitian Creole Hausa Hawaiian Hebrew Hindi Hmong Hungarian Icelandic Igbo Indonesian Irish Italian Japanese Javanese Kannada Kazakh Khmer Korean Kurdish (Kurmanji) Kyrgyz Lao Latin Latvian Lithuanian Luxembourgish Macedonian Malagasy Malay Malayalam Maltese Maori Marathi Mongolian Myanmar (Burmese) Nepali Norwegian Pashto Persian Polish Portuguese Punjabi Romanian Russian Samoan Scottish Gaelic Serbian Sesotho Shona Sindhi Sinhala Slovak Slovenian Somali Spanish Sudanese Swahili Swedish Tajik Tamil Telugu Thai Turkish Ukrainian Urdu Uzbek Vietnamese Welsh Xhosa Yiddish Yoruba Zulu
በቻይና 70 ዎቹ ውስጥ ፣ በመጀመሪያ 8 ፒሲዎች መደርደሪያዎች በእደ-ጥበብ ባለሙያ መስራች ሲሠሩ ፣ ጥራቱ እና ተንኮለኛው መንፈስ የእኛ ቁልፍ ባህል ሆኗል።ጥራት ያለው መስዋዕትነት ሳያስከፍል ሰዎች ሞቃታማ የመኖሪያ ቦታን ለማከማቸት እና ለማስጌጥ እንዴት ትንሽ ገንዘብ እንደሚያወጡ ሁልጊዜ እያሰብን ነው። አንድ ነገር የማስዋብ አይነት ብቻ ሳይሆን የማከማቻ እና የማሳያ ባለ ብዙ ተግባር, ለግድግዳ ጌጣጌጥ እና ለቤት ውስጥ መሻሻል ሊሆኑ ይችላሉ!ለዚህም ነው በአሁኑ ጊዜ የኤስኤስ የእንጨት ምርቶች ቋሚ መደርደሪያዎች የ MDF የቤት ዕቃዎች ምርቶች ዋና ስብስብ ናቸው. ካደጉ ከ 15 ዓመታት በኋላ ፣ አብዛኛዎቹ የኤስኤስ የእንጨት ቤተሰቦች ከ 10 ዓመት በላይ የእጅ ጥበብ አላቸው ።እኛ የእርስዎ ምርት አምራች ብቻ ሳይሆን የመፍትሄዎች አቅራቢዎች እና የንግድ ሥራ ከሙያችን ጋር የበለጠ አጋር ነን። በእኛ ወቅታዊ ወቅታዊ ዲዛይኖች ፣ እራሳችንን የምንመረምር የጥራት ቁጥጥር እና ጥሩ የጥራት እና የዋጋ ሚዛን ፣የእኛ ምርቶች በአለም ታዋቂ ናቸው።ሁሉም ሰው የትም ቦታ ላይ መደርደሪያን ወይም ሌላ ማንኛውንም ሌላ ትንሽ የቤት እቃ በኤስኤስ የእንጨት ምርቶች በተመጣጣኝ ዋጋ በተመጣጣኝ ዋጋ እንደሚያገኝ ተስፋ እናደርጋለን። የእርስዎ ጥቆማዎች ሁልጊዜ እንድንሻሻል እና እንድናደንቅ ያደርጉናል! እኛ ለእርስዎ ምን ማድረግ እንችላለን የቤት ውስጥ የቤት ዕቃዎች ኢንዱስትሪ ውስጥ ፣ ሁሉም ሰው የቤት ውስጥ የቤት ውስጥ የቤት ውስጥ እቃዎችን በመያዝ ፣ ቆንጆ የቤት ውስጥ እና የውስጥ ማስዋቢያን እየፈለገ ፣የቤት ውስጥ ቦታ ፍላጎቶችን በሚገባ ወደ መጠቀም እንደመጣ እንገነዘባለን። የቤት ውስጥ የቤት ዕቃዎች ማምረቻ ቦታ ላይ የሚገኘው ኤስኤስ የእንጨት ምርቶች በጥራት እና በዋጋ ሚዛን ፣ በጣም ቀልጣፋ እና ኃላፊነት የሚሰማው አገልግሎት ለእርስዎ ለማቅረብ ነው የተፈጠረው ።
ጉዳያችን - GUDAYACHN: ቅኝ ግዛት እና ሕዝቡን ቢራ እንዲጠጣ ማበረታታ ምን እና ምን ነበሩ? ዳቦ ሳንጠግብ እና የምናነበውን ጋዜጣ ሁሉ ዘግተው አዕምሯችንን እያደነዘዙ የቢራ ፋብሪካ መደርደር ምን ይባላል? ጉዳያችን - በጉዳያችን ሚድያ፣ኮምኒኬሽን እና ምክር አገልግሎት የሚዘጋጅ ሲሆን ከ2003 ዓም ጀምሮ በድረ-ገፅ ላይ የነበረ በአሁኑ ጊዜ ከአንድ ሚልዮን በላይ ጎብኚዎች ያሉት ገፅ ነው። Gudayachn is prepared by Gudayachn Multimedia, Communication and Consultant Organization. It has been online since 2011. Currently, Gudayachn is being visited by over One-million readers from all over the world. ወደ የሚፈልጉት ቋንቋ ይቀይሩ Translate to different Languages Wednesday, November 26, 2014 ቅኝ ግዛት እና ሕዝቡን ቢራ እንዲጠጣ ማበረታታ ምን እና ምን ነበሩ? ዳቦ ሳንጠግብ እና የምናነበውን ጋዜጣ ሁሉ ዘግተው አዕምሯችንን እያደነዘዙ የቢራ ፋብሪካ መደርደር ምን ይባላል? በባዕዳን በቅኝ ግዛት ተይዘው የነበሩ ሀገሮች ሁለት ዋና ዋና ሀብታቸውን አጥተዋል።( በነገራችን ላይ በባዕዳን ቅኝ ግዛት የተያዙቱኑ ነው ያልኩት እንጂ ፕሬዝዳንት መሆን ያማረው ሁሉ ቅኝ ግዛት ነበርኩ እያለ የእራሱን እና የህዝቡን ክብር ገደል የሚጨምረውን አይመለከትም።) እነኝ በቅኝ ግዛት የተያዙ ሃገራት ካጡት ሀብት መካከል የመጀምርያው ምጣኔ ሀብታቸው የባዕዳን ገዢዎቻቸውን ምጣኔ ሀብት እንዲያገለግል ተደርጎ መዋቀሩ ሲሆን ሌላው የነበራቸውን ከቀደሙት የወረሱት ባህል እና የአኗኗር ዘይቤ ነው።ሃገራቱ እንዲያመርቱ የተደረጉትም ሆነ ወደውጭ የሚልኩት ምርት የገዢዎቻቸውን የጥሬ ዕቃ ፍላጎት ብቻ ላይ እንዲያተኩር ተደረገ።ዛሬ እነ ኬንያ፣ታንዛንያ እና ዑጋንዳን ብንመለከት ሃገራቱ ለንግድ የሚሆኑ የእርሻ ምርታቸው በወቅቱ እንግሊዝ ትፈልገው ከነበረው ምርት ጋር ብቻ እንዲቆራኝ የተደረገ ነው። በአንፃሩ ደግሞ አውሮፓውያን በእነርሱ ክህሎት ብቻ የሚሰራውን ምርት ቅኝ ተገዢዎች እንዲቀበሉት አደረጉ።አፍሪካውያን ቡና ከመጠጣት ቢራ እንዲጠጡ እና እንዲለማመዱ ተደረጉ።እንድያውም አንዳንድ ቦታ ቢራ ለመጠጣት ያልደረሱ ታዳጊዎች ሁሉ በሰሩት ሥራ ልክ የሚከፈላቸው ቢራ የነበረበት ወቅት ነበር።የቢራ መጠጥ ከቅኝ ግዛት በኃላም በሰፊው ተለመደ።ብርጭቆ ተጋጨ።በዓል የሚከበረው በቢራ እና በቢራ ብቻ ሆነ። ዛሬ በዑጋንዳ እና በታንዛንያ ቢራ የሚጠጣውን ያክል ቡና አይጠጣም።በአውሮፓ ደግሞ ቡና የሚጠጣውን ያክል ቢራ አይጠጣም።አፍሪካውያን የሚጠጡበት ቢራ በትንሹ ግማሽ ሊትር የሚይዝ ነው።አውሮፓውያን ቡና የሚጠጡበት ስኒ የሻይ ብርጭቆ ያክላል።ቡናው ለንቃት ወደ አውሮፓ ይላካል። የመንገድ እና ሌሎች የመሰረተ ልማት አውታሮች ዝርጋታ የቅኝ ገዢዎች የሰሩት አሁንም የሀገራቸውን ምጣኔ ሃብት እንዲገነባ ነው።ለምሳሌ የወደብ ቦታዎች የሚመረጡት የሀገራቱን አንጡራ ሀብት በተገቢ መልክ ለማውጣት ከማመቸቱ አንፃር እንጂ ለሕዝብ ከሚሰጠው ጥቅም አንፃር አይደለም።በምዕራብ አፍሪካ እና በምስራቅ አፍሪካ በቅኝ ገዥዎች የተሰሩትን ወደቦች መመልከት ይቻላል። ኢትዮጵያ በቅኝ ግዛት ካልተገዙ ጥቂት ሃገራት አንዷ ነች።ኢትዮጵያውያንን ቡና አትጠጡ ቢራ ብቻ ጠጡ ብሎ ያስገደዳቸው ቅኝ ገዢ አልነበረባቸውም።እድሜ በደማቸው ሀገራቸውን አስከብረው ለኖሩት አባቶቻችን እና እናቶቻችን።እኛ እንደ ብዙ የአፍሪካ ሃገራት ዋና ከተማችንን የቅኝ ገዢዎች አልመረጡልንም። አለመምረጥ ብቻ አይደለም የከተሞቻችን ህንፃዎች እና መንገዶች በአብዛኛው የተሰሩት በእራሳችን መሀንዲሶች ነው።የአዲስ አበባ ከተማ ማዘጋጃቤት ፕላን ሲቀርብ አንድ ፈረንሳዊ መሃንዲስ ባለ ብዙ ፎቅ እንዲሆን አድርጎ አቅርቦ ነበር።በኃላ ግን ኢትዮጵያዊው መሃንዲስ (ስማቸውን አላስታውስም) ወደ ንጉሡ ቀርበው ''ይህንን ያህል ፎቅ ብዙ ሕዝብ በእየለቱ በሚወጣበት እና በሚገባበት ህንፃ ላይ አይሆንም።ይህ ማለት ከሀገሩ ሊፍት እንድናስገባ ሊያደርገን ነው።ከእዝያ ይልቅ ወደጎን ነው መለጠጥ ያለበት'' ብለው ባቀረቡት ሃሳብ መሰረት ማዘጋጃ ቤቱ ወደጎን እንዲሰፋ ተደረገ።በእዚህም ብዙ ሕዝብ ለጉዳዩ በቀላሉ ለመውጣት እና ለመግባት ቻለ።ቅኝ ገዢዎች መሰረተ ልማቱን እንዴት ለሀገራቸው ኢንዱስትሪዎች መጋቢ እንዲሆን አድርገው እንደሚቀርፁ የሚያመላክት አንዱ ማሳያ ነው የማዘጋጃ ቤቱ ህንፃ ጉዳይ። ቅኝ ግዛት መዘዙ ብዙ ነው።ጉዳቱ የሚታወቀው ትውልድ በተቀያየረ ቁጥር ነው። ዛሬ ግን ያልገባኝ ጉዳይ በኢትዮጵያ የቢራ ፋብሪካ እንደ አሸን መፍላት ነው።በምግብ እራሷን ያልቻለች ሃገር ለምንድነው የእህል ቀበኛ የቢራ ፋብሪካዎች እንዲበዙላት የተደረገው? ብዙ ተመጣጣኝ ምግብ ማቀናበርያ በምትፈልግ ሀገር ውስጥ ለምን ለቢራ ፋብሪካ በሚልዮን የሚቆጠር ገንዘብ እንዲወጣ ይደረጋል? በኑሮ ውድነት በሚንገላታ ሕዝብ መካከል አማላይ የሆኑ የቢራ ማስታወቅያዎች ምን ይሰሩለታል? ቢራ ከሀገር ይጥፋ አይባልም።ሰው እንደ ምርጫው እና ፍላጎቱ ሊጎነጭ ይችላል።ግን እንደ ፖሊሲ ትኩረት ተሰጥቶት ሊደከምበት አይገባም።የኢህአዲግ የንግድ ድርጅቶች ሳይቀሩ የቢራ ምርት ላይ በከፍተኛ ትኩረት ሲሰሩ ይታያል።የቢራ ፋብሪካ መመስረት ብቻ ሳይሆን የማስፋፋት ሥራ በጣም እየተሰራበት ነው።በቅርቡ ወደ ገበያ ሊመጣ ነው የተባለው የራያ ቢራን ጨምሮ 8 የቢራ ፋብሪካዎች አሉ።እነርሱም አዲስ ቢራ፣በደሌ ቢራ፣ሐረር ቢራ፣ዳሸን ቢራ፣ሜታ ቢራ፣ቅዱስ ጊዮርጊስ ቢራ፣ባቲ ቢራ እና በቅርቡ ሥራ የሚጀምረው ራያ ቢራ ናቸው።በኢትዮጵያ ያሉት የቢራ ፋብሪካዎች የማስፋፋቱ ሥራ ላይ የተጠመዱት የስርዓቱ የኢኮኖሚ መዋቅሮች ብቻ ሳይሆኑ በቦርድ መሪነት ለምሳሌ የራያ ቢራ ፋብሪካን ብንወስድ የኢህአዲግ/ወያኔ የሰራዊቱ አዛዦች ይገኙበታል።ዛሬ ሕዳር 17/2007 ዓም የወጣው ጋዜጣ የራያ ቢራ ፋብሪካ መከፈትን አስመልክቶ ባወጣው ዜና ላይ እንዲህ የሚል ይገኝበታል። ''አክሲዮን ማኅበሩን በቦርድ ሊቀመንበርነት እየመሩ ያሉት አቶ ኃይሌ አስግዴ ሲሆኑ፣ ምክትላቸው ደግሞ ሌተና ጄኔራል ፃድቃን ገብረ ትንሳዔ ናቸው፡፡ ሁለቱም አመራሮች በራያ ቢራ አመራር ውስጥ ያሉ ሲሆን፣ ሌተና ጄኔራል ፃድቃን የቦርድ ሊቀመንበር አቶ ኃይሌ ደግሞ የቦርድ አባል መሆናቸው ይታወቃል'' ሪፖርተር ጋዜጣ ባጠቃላይ ይህንን ማለት ይቻላል። ፋብሪካዎቹ የስራ ዕድል ይፈጥራሉ።ግን የቢራ ፋብሪካዎች እንደ አሸን መፍላት እህልም ሆነ ንፁህ የመጠጥ ውሃ ከሚገመተው በላይ ይበላሉ።ፋብሪካ ይኑረን። ግን አዋጪ እና ሌሎች አንገብጋቢ ፋብሪካዎች ለምን አይበልጡብንም? ነው ጥያቄው። ደግሞስ ቅኝ ገዢዎች ከብዙ ጥቅማቸው አንፃር አደረጉት።እኛ ቅኝ ያልተገዛነውስ? ኢህአዲግ/ወያኔ በወሎ እና በጎንደር ብቻ አዳዲስ የቢራ ፋብሪካዎችን ከፍቷል።አንድ ቢራ ለመጥመቅ ከፍተኛ የምግብ እህል ፍጆታ እና ብዙ ሺህ የተጣራ ንፁህ ውሃ እንደሚፈልግ ይታወቃል።ቅኝ ገዢዎች አፍሪካውያን ቢራ እየጠጡ እንዲናውዙ ማድረግ አንዱ የተሳካላቸው ስራ መሆኑ ሳይታለም የተፈታ ነው።የኛ ገዢዎች በየመንደሩ የቢራ ፋብሪካ በሚልዮን የሚቆጠር ገንዘብ እያወጡ የሚከፍቱልን ለምንድን ነው? ዳቦ ሳንጠግብ እና የምናነበውን ጋዜጣ ሁሉ ዘግተው አዕምሯችንን እያደነዘዙ የቢራ ፋብሪካ መደርደር ምን ይባላል? ከየት የተማሯት ''ጥበብ'' ነች? ለናሙናነት ጉዳያችን ህዳር 18/2007 ዓም (መጋቢት 4/2006 ዓም ወጥቶ የነበረ) By ጌታቸው በቀለ ዳምጠው / Getachew Bekele Damtew Getachew Bekele Damtew at November 26, 2014 Email ThisBlogThis!Share to TwitterShare to FacebookShare to Pinterest No comments: Post a Comment Newer Post Older Post Home Subscribe to: Post Comments (Atom) ኢትዮጵያ የጎሳ ፖለቲካን መርዝነት የተረዳ መሪ አላት ወይ? እንደርሱ ችግሩን የተረዱ የመንግስት ባለስልጣናትስ አሉ ወይ? መልሱ አዎን! ነው። መሪዎቿ ከሁሉ በፊት የሰው ህይወት ለመታደግ መንቀሳቀስ አልነበረባቸውም ወይ? አሁንም መልሱ አዎን! ነበረባቸው ነው።ኢትዮጵያውያን! ወቅታዊውን ችግር በቅንጥብጣቢ ጊዜያዊ መፍትሔ አንፈታውም። ለውስጣዊ የጸጥታ ችግሮቻችን መፍትሔነት ሦስቱ መፈታት ያለባቸው መሰረታዊ ጥያቄዎች። ========== ጉዳያችን ምጥን ========== በማንነት ጥቃት ኢትዮጵያውያን ሲገደሉ፣ሲታሰሩና ሲሰደዱ ዓመታት ተቆጠሩ።በተለይ ባለፉት ... የ ኤርትራ ጉዳይ ና የ ሃያ አንደኛው ክ/ዘመን ልጆች አስተሳሰብ በ ካርታ ጫወጣ ጎበዝ አደለሁም። ግን ጆከር የተባለች ካርታ መኖሯን አውቃለሁ።ጆከር ካርታ በ ሁሉም ቦታ ስለምትገባ በ ካርታ ጫወታ ጆከር የደረሰው ሰው የማሸነፍ እድል ስላለው ፊቱ በ ፈገግታ ይሞላል። የ አትዮጵ... A Loud and Clear Lesson – For Ethiopia and the World ዓለም እና ኢትዮጵያ (ከምዕራቡ ዓለም የሰሞኑ የሽብርተኛው ህወሃትን መደገፍ) ትልቅ ትምሕርት ይውሰዱ! በሚል የእንግሊዙ ጸሓፊ ዛሬ ያወጣው ሙሉ ጽሑፍ በርካታ ጉዳዮችን ይዳስሳል። Without US support — milita... ጌታቸው ረዳ ''ክው'' ብሏል።በትግሪኛ የሰጠው መግለጫ።ምን ይዟል? ጌታቸው ረዳ በከፍተኛ ድንጋጤ ውስጥ ========= ጉዳያችን ምጥን ========= ጌታቸው ረዳ በትግርኛ ማምሻውን መግለጫ ሰጥቷል። ጋዜጠኞቹ ይችን ምሽት ጌታቸው አጠገብ መቀመጥ እንዳስጨነቃቸው ከጠያቂዎቹ መርበትበት ለ...
ሁለቱ ወንድማማቾች ባልፈጸሙት የነብስ ማጥፍት ወንጀል ተከሰው ለ24 አመት ለእስር ቢቆዩም አቃቢ ህግ ባደረገው ዳግም ምርመራ የወንጀል መርማሪዎች የፈጸሙትን ስህተት ተረድቶ ወንድማማቾቹ ባሳለፍነው ግንቦት ከእስር ተፈተዋል ። የሁለቱ ወንድማማቾች ጉዳይ በአሜሪካ ብሄራዊ ውይይት በማድረግ የፖሊስ እና የፍትሕ ስርዓት እንዲሻሻል አግዟል ተብሏል ። ሁለቱ ጥቁር ወንድማማቾች በፈረንጆቹ 1994 ወንጀሉ በተፈጸመበት ቦታ አለመገኝታቸው ተረጋግጧል ። የ21 አመት ወጣት ገድለዋል ተብለው ዘብጥያ በወረዱበት ወቅት የእነሱም እድሜ በ20ዎቹ መጀመሪያ እንደነበር ተነግሯል ። Innocence Project የተባለ ድርጅትን ጠቅሶ ቢቢሲ እንደዘገበው ፣ በግዛቲቱ በነጻ መሰናበት የሚገባቸው 30 ፍርደኞች ሲኖሩ ሁለቱ ወንድማማቾች ደግሞ ካሳ የተከፈላቸው ዘጠነኛ እና አስረኛ ሰዎች ናቸው ተብሏል ። ውድ አድማጮቻችን እና ተከታዮቻችን የኢትዮ ኤፍ ኤም ስርጭቶችን፣ዜናዎችን እና ሌሎች ዝግጅቶችን ለመከታተል የቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ። https://t.me/ethiofm107dot8
በአገሪቱ ዘመናዊ ትምህርት በ19ኛው መቶ ዘመን በነገሡት በዳግማዊ ምኒልክ ዘመን በአሁን ዘመን ዳግማዊ ምኒልክ ተብሎ የሚጠራውና ዘመናት የተሻገረው ተቋም መቋቋሙ ይወሳል፡፡ በመግቢያው ላይ የተጠቀሰው የፕሮፌሰር ጆን ማርካኪስ አገላለጽ ሌሎች የታሪክ ምሁራንም ይጋሩታል፡፡ በፕሮፌሰር ባሕሩ ዘውዴ የዘመናዊት ኢትዮጵያ ታሪክ ድርሳን አገላለጽም፣ የመደበኛ ትምህርት በኢትዮጵያ ለመስፋፋት እንደ አንድ ዐቢይ ክስተት የሚቆጠረው ድርጊት በዳግማዊ ምኒልክ ዘመን የተከናወነው በንጉሠ ነገሥቱ ስም የሚታወቀው ትምህርት ቤት በ1900 ዓ.ም. መከፈቱ ነው፡፡ ‹‹የዘመናዊ ትምህርት›› ፍላጎት እያደገ መምጣት የጀመረው በ19ኛው መቶ ዓመት መሆኑን ከዓድዋ ድል በኋላ ኢትዮጵያ ከአውሮፓና ከአውሮፓውያን ጋር ያላት ግንኙነት እየተጠናከረ ሲሄድ ዘመናዊ ትምህርት ለማስፋፋት አመቺ ሁኔታዎች መፈጠራቸውን የታሪኩ ድርሳን ያመለክታል፡፡ ይሁን እንጂ ነባሩ የኢትዮጵያ ትምህርት ሥርዓት የሚጀምረው ግን በዘመነ አክሱም ከአራተኛው መቶ ዘመን ጀምሮ መሆኑም ይገለጻል፡፡ የተለያዩ ጸሐፍትና የሥነ ትምህርት ምሁራን ነባሩን የትምህርት ሥርዓት ባህላዊ የትምህርት ሥርዓት፣ የቤተክህነት ትምህርት ቢሉትም ደስታ በርሀ ስብሐቱ በአንድ ጥናታቸው እንዳመለከቱት፣ ነባሩ የትምህርት ሥርዓት ‹‹የኢትዮጵያ ትምህርት ሥርዓት›› መባል አለበት ይላሉ፡፡›› ለዚህም ማገናዘቢያቸው እስከ 20ኛው መቶ ዓመት መባቻ ድረስ የኢትዮጵያ ትምህርት በተማከለ ወይም ባልተማከለ መልኩ በተለያዩ አካላትና ተቋማት አስተዳደርና ሥር መከናወኑ ነው፡፡ በ19ኛው መቶ ዓመት መገባደጃ ከዘመናዊነት ጋር የተያያዙ ባቡር፣ ሆስፒታል፣ ባንክ፣ መኪና ወዘተ. በኢትዮጵያ መከሰትን ተከትሎ ከውጭ አገሮች ጋር ከተፈጠረው ግንኙነት አኳያ ዘመነ ምኒልክ ብዙ ትሩፋቶችን አስገኝቷል፡፡ ከእነዚህም መካከል በአዲስ አበባ ከተማ ዘመናዊ ትምህርት ቤት መከፈቱ አንዱ ተጠቃሽ ነው፡፡ አራት ኪሎ እሪበከንቱ አፋፍ ላይ በአሁን ጊዜ በኮንዶሚኒየሞች መካከል ተሰንጎ በሚገኘው የቀድሞው የንጉሠ ነገሥቱ አማካሪ የሙሴ ኤልግ መኖርያ ቤት በነበረው ትምህርት ቤቱ መከፈቱ ይታወቃል፡፡ የትምህርት ዓይነቱም አማርኛ፣ ግእዝ፣ ፈረንሳይኛ፣ ዓረቢኛ፣ ጣሊያንኛ፣ ሒሳብ፣ ሳይንስና ስፖርትን የያዘ ነበር፡፡ ንጉሠ ነገሥቱ ልጁን የማያስተምር ወላጅ ሀብቱ እንደሚወረስ እስከ ማወጅ የደረሱት የመማር ፍላጎት ውስን በመሆኑ መኳንንቱ አሽከሮቻቸውን እንዲያስተምሩ ማዘዛቸውም ሰነዶች ያሳያሉ፡፡ 108 ዓመታት ያስቆጠረውን ይህን ታሪካዊ አጋጣሚ ነው ለኢትዮጵያ ዘመናዊ ትምህርት ጅማሪ አንድ ማዕዘን ሆኖ እየተወሳ እየተጻፈ የሚገኘው፡፡ ይሁን እንጂ ኢትዮጵያ ውስጥ ዘመናዊ ትምህርት የበቀለው ዳግማዊ ምኒልክ ትምህርት ቤት ከመቋቋሙ ከስድሳ ሦስት ዓመት በፊት ከአዲስ አበባ 903 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ በምትገኘው ዓዲግራት ከተማ (ትግራይ) አካባቢ በካቶሊክ ቤተ ክርስቲያን አማካይነት መሆኑን መረጃዎች ያሳያሉ፡፡ መሰንበቻውን ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ አዘጋጅቶት በነበረው ዓውደ ጥናት ላይ በጉዳዩ ላይ ጥናት ያቀረቡት አቶ ሙሉ ወርቅ ኪዳነማርያም በኢትዮጵያ የመጀመሪያው ዘመናዊ ትምህርት ቤት የተከፈተው ታኅሣሥ 1 ቀን 1837 ዓ.ም. ዓዲግራት ከተማ ዳርቻ በሚገኝ ጎልዓ መሆኑን ትምህርት ቤቱንና ዓሊቴናን በሚመለከት የተዘጋጁ ሰነዶችን በማጣቀስ ገልጸዋል፡፡ ኢትዮጵያውያንን ጨምሮ አምስት መምህራን የያዘውና በፋዘር ቢያንቸሪ በሚመራው የጎልዓ ትምህርት ቤት ሥራውን የጀመረው በ13 ወንድ ተማሪዎች ነበር፡፡ ይሰጥ የነበረው የትምህርት ዓይነትም ግእዝ፣ አማርኛ፣ ላቲን፣ ቲኦሎጂና ሥነ ቅርፅ ሲሆን፣ የማስተማሪያ ቋንቋው በአብዛኛው አማርኛ እንደነበረ የቀድሞው የፅንሰታ ትምህርት ቤት ምክትል ዳይሬክተርና መምህር የአሁኑ የዓሊቴና ቅድስት ማርያም ካቶሊካዊ ገዳም አስተዳዳሪው አባ ኃይለ ሓጎስ ያደረጉት ጥናት ያሳያል፡፡ ‹‹ጎልዓ በሪ ዘመናዊ ትምህርቲ›› በሚል ርእስ በፀጋይ ሐድሽ የቀረበው ጽሑፍም ይህንኑ ሐሳብ ያጠናክራል፡፡ የጎልዓው ትምህርት ቤት ባጋጠመው ችግር ምክንያት የማስተማር ሥራውን ከአራት ዓመት ማለፍ አልቻለም፡፡ በጥቅምት 1841 ዓ.ም. ወደ ዓሊቴና መዛወሩንና በወቅቱም በአስተማሪነት በተለያዩ የኃላፊነት ቦታዎች ብፁዕ አባ ገብረ ሚካኤል፣ አባ ወልደ ገብርኤልና አባ ወልደ ኪሮስ ይሠሩ እንደነበር ሰነዶች ያመለክታሉ፡፡ የዓሊቴናው ትምህርት ቤት ከውጣ ውረድ አላመለጠም፡፡ በ1844 ዓ.ም. ባጋጠመው የእሳት ቃጠሎ ከደረሰበት ውድመት አገግሞ ለመነሳት ዓመታት ወስዶበታል፡፡ በሦስት ኢትዮጵያውያንና በሁለት አውሮፓውያን ካህናት አማካይነት ማስተማሩን ሲቀጥል በወቅቱ የሚሰጡ ትምህርቶች ግእዝ፣ አማርኛ፣ ላቲን፣ አርቲሜቲክ (ሒሳብ)፣ ታሪክ፣ ጂኦግራፊ፣ ፍልስፍናና ቴኦሎጂ ሆኖ የመማርያ ቋንቋው አማርኛ ሲሆን፣ የ19ኛው መቶ ዘመን መገባደጃ ላይ የመማሪያ ቋንቋው ትግርኛንም ጨምሮ ነበር፡፡ በዓድዋ ጦርነት (1888 ዓ.ም.) ዋዜማ ወራሪው የኢጣሊያ ሠራዊት ዓዲግራትን በመያዙና ከተለያዩ የአውሮፓ አገሮች የመጡት ካህናት በመባረራቸው ትምህርት ቤቱ በ1887 ዓ.ም. ከተዘጋ በኋላ ተመልሶ የተከፈተው ሦስት ዓመት ቆይቶ ነበረ፡፡ የትምህርት ዓይነቶቹም ከቀደሙት ጋር ቢመሳሰልም የፈረንሣይኛ ቋንቋን ግን አክሏል፡፡ የተማሪዎች ቁጥርም 32 ደርሷል፡፡ በአቶ ፀጋይ ሓድሽ አገላለጽ፣ ዓሊቴና ከጎልዓ በኋላ ዘመናዊ ትምህርት የቀጠለባት ቦታ ሆና ቆይታለች፡፡ በ1481 ዓ.ም. ቫቲካንን ለመሳለምና የሐዋርያቱን ጴጥሮስና ጳውሎስ መቃብር ለማየት በኢየሩሳሌም በኩል ወደ ሮማ (ቫቲካን) የተጓዙትን ኢትዮጵያውያን የተመለከቱት ፖፕ ሲኪስቱስ አራተኛ፣ ጥቁር አፍሪካውያን ለንግደት (ለመሳለም) በዘመኑ በነበረው አስቸጋሪ መንገድ ወደሮም መጓዛቸውንና መንፈሳዊነታቸውን በማድነቅ ለሌላው ዓለም ሕዝብ ያላደረጉትን በቫቲካን ውስጥ የእንግዳ ማረፊያ በቅዱስ ጴጥሮስ መቃብር አጠገብ ሰጥተዋቸዋል፡፡ ቦታው ከ400 ዓመታት በላይ የግእዝ ፊደልና ቋንቋን ሊጡርጊያን (ሊተርጂ) ሲጠናበትና የተለያዩ ጽሑፎች ሲዘጋጁበት ነበር፡፡ በ1912 ዓ.ም. በነበሩት ፖፕ በነዲክቶስ 15ኛ አማካይነት ወደ ዘመናዊ ኮሌጅ በማደጉ የኢትዮጵያ ተማሪዎች ለስኮላርሺፕ ይጓዙ ነበር፡፡ የከፍተኛ ትምህርት ዕድል ተጠቃሚ ተማሪዎች መካከል ዶ/ር አባ ሐጎስ ፍሡሕ በሮማ ትምህርታቸውን በማጠናቀቅ በኡርባኒያ ዩኒቨርሲቲ የመጀመሪያ ኢትዮጵያዊ ፒኤችዲ ያገኙ መሆናቸው ተመልክቷል፡፡ በዓሊቴና ትምህርት ቤት ይማሩ የነበሩት በሰሜኑ የአገሪቱ ክፍል ብቻ ሳይሆን ከተለያዩ የኢትዮጵያ ግዛቶች ከሸዋ፣ ጎንደር፣ ደሴ ከትምህርት ማዕዱ ለመቋደስ ይጓዙ የነበሩት ጥቂት አልነበሩም፡፡ ለምሳሌም የአዲስ አበባ ሊቀ ጳጳሳት የነበሩት አቡነ አስራተ ማርያም የምሩ፣ በዓሊቴና ‹‹ብሽፋረው›› በሚል መጠርያ የሚታወቁትና ብዙ መጻሕፍት ያሳተሙት የጎንደሩ አባ ገብረ ሚካኤል መኰንን ይጠቀሳሉ፡፡ በጎልዓ ከ171 ዓመታት በፊት የተጀመረው ዘመናዊ ትምህርት መንፈሳዊና ዓለማዊን ያስተባበረ መሆኑን በሚያወሱት አቶ ፀጋይ አገላለጽ፣ በዓለማዊውም ሆነ በሃይማኖታዊ ትምህርቱ ቦታው ያፈራቸው ምሁራን ለአገር ያበረከቱት አስተዋጽዖ ባግባቡ መሰነድ ያስፈልጋል፡፡ ረዥም ዕድሜ እንዳስቆጠረ የሚነገርለትን ዘመናዊ ትምህርት ቤት በተመለከተ በዓሊቴና ማርያም ገዳም አስተዳዳሪ የቀረበው ጥናት የሚሞግት ወይም የሚያጠናክር ሊቀርብበትም ይችላል፡፡ በሌላ በኩል ትምህርት ሚኒስቴር ‹‹በኢትዮጵያ የመጀመሪያው ዘመናዊ ትምህርት ቤት ታኅሣሥ 1 ቀን 1837 ዓ.ም. (ዲሴምበር 10 ቀን 1844) በጎልዓ (ዓዲግራት) ተከፍቷል፤›› ብሎ ዕውቅና መሰጠቱን የጠቆሙት አቶ ፀጋይ፣ የጎልዓን ታሪክም በማጉላት የአገር ውስጥና የውጭ አገር ቱሪስቶች የሚጎበኙት ቦታ እንዲሆን ማድረግም ይገባል ይላሉ፡፡
ሆኖም ዩክሬንን እና የሰሜን አትላንቲክ ጦር (ኔቶ)ን ተቀዳሚ አጀንዳ ባደረገው ምክክር ላለመስማማት ተስማምተው ነው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮቹ የተገናኙት፡፡ ውጥረቱን ለማርገብ በማሰብ ከመገናኘት ውጭ የደረሱበት ስምምነትም የለም፡፡ ነገር ግን ሰርጌይ ላቭሮቭ ውይይቱ “ገንቢ እና ጠቃሚ ነበር” ብለዋል፡፡ ሃገራቸው ከዩክሬን እና ኔቶ ጋር በተያያዘ አለኝ ባለችው ስጋት ላይ አሜሪካ እስከ ቀጣዩ ሳምንት ድረስ የማረጋገጫ ዋስትናን በጽሁፍ ለመስጠት መስማማቷንም ተናግረዋል በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ፡፡ የመነጋገራቸው ውጤት ከዚያ በኋላ የሚታይ መሆኑንም ነው ላቭሮቭ የገለጹት፡፡ ዩክሬንን የመውረር እቅድ እንደሌላት በውይይቱ የገለጸችው ሩሲያ ለደህንነቷ የኔቶ ጉዳይ ያሳስባታል፡፡ ሞስኮው ዩክሬን የኔቶ አባል እንደማትሆንና ቃል ኪዳን ጦሩ በምስራቃዊ አውሮፓ በተለይም የቀድሞዋ ሶቪዬት ህብረት አካል ወደነበሩ ሃገራት መስፋፋቱን እንደሚያቆም የሚያረጋግጥ ዋስትና ትፈልጋለች፡፡ ሞስኮው ኔቶ ቡልጋሪያ እና ሮማኒያን ጨምሮ ከፈረንጆቹ 1997 በፊት አባላቱ ካልነበሩት ሃገራት ከነ ጦር መሳሪያዎቹ ለቆ እንዲወጣም ነው አጥብቃ የምትፈልገው፡፡ ሆኖም ዋሽንግተንና የአውሮፓ አጋሮቿ ይህን አይቀበሉም፡፡ የአሜሪካ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አንቶኒዮ ብሊንከን ከላቭሮቭ ጋር ተገናኝተው ከመወያየታቸው በፊት በዩክሬን፣በፈረንሳይ፣ በእንግሊዝ እና በጀርመን ጉብኝት አድርገዋል፡፡ አሜሪካ ለዲፕሎማሲያዊ መፍትሔዎች ዝግጁ መሆኗን የተናገሩት ውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ሩሲያ ዩክሬንን የምትወር ከሆነ ሃገራቸው ፈጣንና ከባድ ፈጣንና ከባድ አጸፋዊ እርምጃ እንደምትወስድ አሳስበዋል፡፡
ኣብዚ እዋንዚ ኣብ ቅድሜና ዘለዉ ክንዘራረበሎም ዝግበኣና፡ ግን ከኣ ናይ ለውጢ መስመር ቃልስና ከየስሕቱና ክንጥንቀቐሎም ዝግበኣና እዋናውያን ዛዕባታት ኣዝዮም ብዙሓት እዮም። “ሓይልታት ምክልኻል ኤርትራ ኣብዚ ኣብ ትግራይ ዝካየድ ዘሎ ውግእ ተሳቲፉዶ ኣይፋሉን? ኣብዚ ውግእ ዘስዓቦ ኣሰላልፋ መን ምስ መን ኣሎ? ካብቶም ገኒኖም ኣዛረብቲ ኮይኖም ዘለዉ እዮም። እዞም ኣቐዲሞም ዝተጠቕሱ ናይ ዞባን ዓለምን ኣጀንዳ’ውን ኮይኖም ዘለዉ ዛዕባታት፡ ብዝያዳ ነቶም ኣንጻር ህግደፍ ዝተሰለፍና፡ ኤርትራውያን ኣዛረብቲ ክኾኑ ግድን እዩ። ምኽንያቱ ንመጻኢ ዕድል ኤርትራን ህዝባን ኮነ ነቲ ነካይዶ ዘለና ህዝባዊ ዲሞክራስያዊ ለውጢ ናይ ምርግጋጽ ቃልስና ኣዝዮም ጸለውቲ ስለ ዝኾኑ። ኣብዚ ሓይልታት ምክልኻል ኤርትራ ኣብ ውግእ ትግራይ ምስ ፈደራላዊ መንግስቲ ኢትዮጵያ ተሰሊፉ ኣንጻር ትግራይ ምስታፉን ዘይምስታፉን፡ ብሕብእብእ ዝሕለፍ ኣይኮነን። ምኽንያቱ ኣባላት ሓይልታት ምክልኻል ኤርትራ ደቂ ውሑዳት መራሕቲ ጉጅለ ህግደፍ ዘይኮኑ፡ ደቂ ህዝቢ ኤርትራ እዮም። እቲ ጉጅለ ንኢድ ኣእታውነቱ ዝምልከት ሓቂ ክነግረና ከይተጸበና፡ ናይቶም ኣብቲ ውግእ ተሳቲፎም ዝተወግኡ፡ ዝሞቱን ሃለዋቶም ዝጠፍኡን ወለድን ስድራቤታትን ሓዘኖምን ሻቕሎቶምን ይገልጹ ስለ ዘለዉ፡ ነቲ በለካ ለኸዓካ ገዲፍና፡ ነቲ ክዉን ከም መርተዖ ምውሳዱ ናይቲ ሕቶ መልሲ እዩ። እቲ “መን ምስ መን ይስለፍ?” ዝብል ኣብ ዝርዝር ከይኣተናን ብስምዒት ከይተደፋእናን፡ ኣየንኡ እዩ ርትዓውን ኤርትራዊ ረብሓ ዘረጋግጽን ዝብል ሕቶ ብዝምልስ መዐቀኒ ክንመዝኖ ይግበኦ። ናይ ክሳብ ሕጂ ኣቕጣጫ ኢሳያስን ናይ ብዙሓት ንኤርትራ ካብ ርእሳ ዘይወረዱላ ኢትዮጵያውያን ተንተንትን ጠመተ፡ ናበይ ገጹ የመዓዱ ከም ዘሎ ምስትብሃል ግና ኣዝዩ ኣገዳሲ እዩ። “ኤርትራዊ ረብሓ” ዝብል ኣምር ብብዙሕ ኩርንዓት ዝረአ፡ ነብሱ ዝኸኣለ ዝርዝር ዘለዎ ኮይኑ፡ እቲ ኣብዚ እዋንዚ ቅድሚት ክንሰርዖ ዝግበኣና መዓቀኒ “ኤርትራዊ ህልውናን ልኡላውነትን” ክኸውን ከም ዝግበኦ ከነስተውዕል ይግበኣና። ብዝኾነ ይኹን ዝጸንሐን ዘሎን ፍልልያትን ህልኽን ኣወንዚፍና፡ ነዚ መሰረታዊ መዐቀኒ ክንስሕቶ ኣይግበኣናን። ምሕዝነት ኢሳይስ ኣፈወርቅን ዶ/ር ኣብይ ኣሕመድን ቀጻሊ መደባቶምን ሓደጋኡ ኣብ ልዕሊ ኤርትራን እንታይ ክኸውን ከም ዝኽእል ኣድቂቕካ ምግማት ከገድሰና እዩ። እዚ ንዕዘቦ ዘለና ናይ ጉጅለ ህግድፍ ከለፍለፍን ዘይምኽኑይ ኢድ ኣእታውነቱ ኣብ ውግእ ትግራይን ድሮ ህይወት ብዙሓት መንእሰያትን ንብረት ህዝቢ ኤርትራን ኣኽፊሉና ምህላዉ ውሁብ እዩ። እቲ ክስዕብ ዝኽእል ዘስገኣና ዋጋ ምውጋዱ ኮነ ምንካዩ ከኣ ብቃልስና ዝውሰን እዩ። እቲ ከሻቕለናን ከተሓሳስበናን ዝግበኦ ካልእ ጉዳይ፡ እቲ ብሰንኪ ኢትዮጵያዊ መግዛእቲ ካብ 1967 ጀሚሩ ካብ ኤርትራውያን ዘይለቐቐ ስደትን መሪር ሳዕቤናቱን እዩ። ስደት ኤርትራውያን ብሰንክቲ ጉጅለ ህግደፍ ፊን ኣብ ዘዝበሎ ዝጽሕትሮ ውግኣት ክሳብ ሎሚ ኣይተገትአን። ስደት ኣብዚ እዋንዚ እዋናዊ ቀዳምነትና ዝኾነሉ ከኣ፡ ሃለዋት ኤርትራውያን ኣብ ኢትዮጵያን፡ ብፍላይ ድማ ኣብቲ ውግእ ዝካየደሉ ዘሎ ክልል ትግራይ ኣብ መደበር ስደተኛታት፡ ሽመልባ፡ ሕንጻጽ፡ ማይ ዓይንን ዓዲ ሓርሽን እዩ። እዚ መደበር ስደተኛታት ካብ ቀደሙ ስግኣትን ናይ ቀረባት ዋሕድን ዘይተፈልዮ ምንባሩ ዝዝከር እዩ ። እዚ ሎሚ ዝያዳ ዓሪጉ ዘሎ ስግኣት ከምቲ “ጠባይ መደበር ስደተኛ እዩ” ኢልና ክንሓልፎ ዝጸናሕና ኣይኮነን። እቲ መደበራት ስደተኛ ዝርከበሉ ከባቢ ቀጻሊ ውግእ ዝካየደሉ ዘሎ ብምዃኑ ኣይኮነንዶ ንዓና ሰብ ጉዳይ፡ ንዓለም እውን ኣሻቒሉ ዘሎ እዩ። ኣብዚ ውግእ ሓይልታት ምክልኻል ኤርትራ ይሳተፍ ስለ ዘሎን ጉጅለ ህግድፍ ኣብ ልዕሊቶም ራሕሪሐምዎ ዝተሰዱ መንእሰያት ሕነ ካብ ምፍዳይ ድሕር ከምዘይብል ስለ እንፈልጥ ሻቕሎትና ዝያዳ ክኸውን ግድን እዩ። ስግኣትን ሻቕሎትን ጥራይ ዘይኮነ ብግብሪ’ውን ብሰንክዚ ውግእ ኤርትራውያን ስደተኛታት ግዳይ ኮይኖም ከም ዘለዉ ከካብ ኩርናዑ ስግኣታት ይቃልሑ ኣለዉ። ኣብዚ መደበር ስደተኛታት ብፍላይ ካብ 30 ሕዳር 2020 ንደሓር ሕክምና ኮነ ዝቕመስን ዝለሓስን የለን። ናይቶም ስደተኛታት ንብረት ዝርካቡን ናይቲ መደበራት ኣብያተ-ጽሕፈትን እውን ተዘሚቱ እዩ። እቲ ብሕጊ ዘይምራሕን ሕጊ ዘየኽብርን ጉጅለ ህግዲፍ ካብዚ መደበራት ስደተኛታት መንእሰያት ብሓይሊ ገፊፉ ናብ ኤርትራ ክወስድ እዩ ዝብል ስግኣት ሰማይ ዓሪጉ ዘሎ ስግኣት እዩ። ንመደብር ሽመልባ ጠቒሶም ብግብሪ ወሲዱ ኣብ ባረንቱን ከባቡኡን ኣስፊርዎም ዝብሉ ወገናት እውን ኣለዉ። ላዕለዋይ ኮሚሽን ጉዳይ ስደተኛታትን ካልኦት ሰብኣዊ ትካላትን ናይቲ መደበራት ደሃይ ዝፈልጥሉ መንገዲ ስለ ዝተዓጽወ ኣብ ሻቕሎት ኣለዉ። ኣብቲ መደበራት ሰብኣዊ ኣገልግሎት ይህቡ ናይ ዝነበሩ ትካላት ኣባላት ኣብ ሽረ ከም እተቐትሉ እውን ይንገር ኣሎ። ካብ ኤርትራውያን ስደተኛታት እውን ኣብ ከባቢ’ቲ መደበራት ብሰንኪ ዝተኻየደ ውግእ ዝሞቱን ዝትወግኡን ከም ዘለዉ ተፈሊጡ ኣሎ። ዓቕሎም ዝጸበቦም ኣብቲ መደበራት ዝነበሩ ኤርትራውያን ስደተኛታት “ነብሰይ ኣውጽእኒ” ብዝብል ብሓፈሻ ናብ ሱዳን ሓዊስካ፡ ናብ ኩሉ ኩርንዓት፡ ብፍላይ ከኣ ብመንገዲ ማይ ጸብሪ፡ ለማልሞ፡ ዳባትን ጐንደርን ብዝረኸብዎ ኣጋጣሚ ብእግሪ ይኹን ብመጐዓዝያ፡ ናብ ማእከል ኢትዮጵያ ክኸዱ ዝፈተኑ ብዙሓት እዮም። በዚ ፈተነኦም ክሳብ ኣዲስ ኣበባ ዝበጽሑ ኣለዉ። ኣዝዮም ብዙሓት ከኣ ኣማኢት ብር ጨቐቕ ኢሎም ከፊሎም፡ ናብ ኣዲስ ኣበባ ገጾም ብኣውቶቡሳት እንዳተጓዕዙ ካብ ከባብታት ዓደርቃይ፡ ደባርቕ፡ ዳባትን ጐንደርን ብወተሃደራዊ ሓይሊ ተገዲዶም “ድሕሪ ሕጂ ክንሕልወኩም ኢና” ብዝብል ሸፈጥ፡ ናብቲ ውሕስነት ስለ ዝሰኣንሉ ዝገደፍዎ ናይ ትግራይን ኣምሓራን ፍሉያት ሓይልታትን መልሻን ዝዋግእሉ ዘለዉ ዝባደመ መደበራት ዝተመልሱ ኣለዉ። ስለዚ ጉዳይ ኤርትራውያን ስደተኛታት ኣብ ኢትዮጵያ ኣዝዩ ተሃዋሲ ስለ ዝኾነ፡ እዋናዊ ቀዳምነትና ጌርና ክንወስዶ ይግበኣና። ቅድሚ ኩሉ ናብ ኤርትራ ከይዶም ግዳይ ማእሰርትን ቅትለትን ከይኮኑ ነቲ ዝምልከቶም ኣካላት ዘስምዕዎ ዘለዉ ምሕጽንታ ከነራጉዶ ንጽዓት። ካብዚ ሓሊፍና ዝዕንገልሉ ዕድል ንምፍጣር ከምቲ ሰልፊ ዲሞክራሲ ህዝቢ ኤርትራ (ሰዲህኤ) ነዚ ጉዳይዚ ብዝምልከት “ኣብ’ዛ ፈታኒት እዋን እዚኣ ነዞም ኣብ ሓደጋ ዝርከቡ ስደተኛታት ዜጋታትና ኣድላዪ ሓገዝን ሓለዋን ክግበረሎም ንኹሎም ብቐረባ ዝምልከቶምን ንኣህጉራዊ ሕብረተሰብ ብሓፈሻን ኣጥቢቕና ንሓትት። ነቶም ካብ ናይ ውግእ ዞባ ወጻኢ፡ ኣብ ካልእ ቦታታት ኢትዮጵያ ዘለዉ ድማ ንድሕነቶም ህጹጽ ኣቓልቦን ደገፍን ክግበረሎም ምሕጽንታና ነቕርብ።” ዝበሎ፡ ካባና ዝሓሸ ዓቕምን ድምጽን ምስ ዘለዎም ሓቢርና “ኣለናልኩም” ዝብል ድምጽና ነስምዕ። ኩለን ኤርትራውያን ፖለቲካዊ ሓይልታትን ህዝባዊ ምንቅስቓሳትን ብተናጸል ኮነ ብእኩብ፡ ድምጸን ከስምዓን ተጽዕኖአን ከዛይዳን እዋኑዩ። ኣንታ ወትሩ በትሪ ጉጅለ ህግደፍ ኮይንካ ህዝብኻ ከይትብድል እሞ ደሓር ከየጣዕሰካ እነተሓሳስበካ ሓይልታት ምክልኻል ኤርትራ፡ ሎሚ እውን ኣስተውዕል። ኣበይን ምእንቲ ምንታይ ትዋጋእ ከም ዘለኻ፡ ዋላ ተደንጐየ ኣይሓለፈን እሞ ሎሚ’ውን ሕሰበሉ። ኣብ ዘይጉዳይካ ኣንጻር ህወሓት ናይ ምውጋእ ጉጉይ መንገዲ ተጐዝጒዝካ፡ ኣብ ልዕሊ ዓለም ለኻዊ ዑቕባ ዘለዎም ኣሕዋትካን ኣሓትካን ኤርትራውያን ስደተኛታት፡ ብህግደፍ ናይ ዝፍጸም በደል ኢደበይዛ ኣይትኹን። ጽባሕ ካብ ምጠዓስ ሎሚ ሕሰብ። እንዳ ረኣኻ እንዳሰማዕካ ትወስዶ ንዘለኻ ስጉምቲ፡ ኩሉ ግዜ ነቲ ጉጅለ ጥራይ ኣላጊብናሉ እንሓልፍ ኣይኮነን። ለኣኻይ ናቱ እጃም ኣለዎ። ተዓሚቱ ዘዝተላእኮ ዘዕኑ ኣካል’ውን ብጽሒት ከም ዘለዎ ኣይትዘንግዕ። ስለዚ ከምቲ ስምካ ዝሕብሮ፡ ናይ ህዝብኻ ተኸላኻሊ እምበር ናይቲ ጉጅለ ተለኣኣኺ ኣይትኹን።
ኣብ ከተማታት ኢትዮጵያን ሱዳንን ዝርከቡ ኤርትራዉያን ስደተኛትት ፣ “ብመንገዲ ሊብያን ማእከላይ ባሕሪን ናብ ኤውሮጳ ንምእታዉ ዘኽእል ውሕስ መንገዲ ኣሎ” ብዝብል ናይ ሓሶት ወረ ተደናጊሮም ንጉልበታዊን ገንዘባዊን ምዝመዛ ነጋዶ ደቅ-ሰብ ይቃልዑ ከምዘለዉ፡ ንድሕነት ኤርትራዉያን ስደተኛታት ዝሕለቚ ኤርትራዉያን ተንቀሳቀስቲ ይሕብሩ ኣለዉ። ‘ሱርባና’ ናይ ዝተባህለ ተሓላቒ ትካል ኤርትራዉያን ስደተኛታት ሓላፊ ዝኾነ ኣቶ ጆርጆ ገብረስላሴ ኣብ ዝሓለፈ ሰሙን ብመገዲ ፈይስ-ቡክ ኣብ ዘካፈሎ ሓበሬታ፡ ኣብ ከተማ ኣዲስ ኣበባ ናይ ኢትዮጵያ ከምኡ’ዉን ኣብ ዓበይቲ ከተማታት ሱዳን ዝርከቡ ኤርትራዉያን ስደተኛታት፡ በቲ ናይ ሓሶት ወረ ተዳፊኦም ልዑል መጠን ገንዘብ ብምውጻእ ነቲ ሓደገኛ ጉዕዞ ይውስኑ ምህላዎም፣ ሊብያ ኣብ ዝበጽሕሉ ድማ ሻቡ ንመጭወይቲን ማእሰርቲን ተቓሊዖም – ንመልቀቒኦም ከምእንደገና ዝተዓጻጸፈ መጠን ገንዘብ ኪኸፍሉ ይግደዱ ከምዘለዉ ኣረዲኡ። ኣቶ ጆርጆ ወሲኹ፡ ብማእከላይ ባሕሪ ናብ ኤውሮጳ ንምብጻሕ ዝካየድ ጉዕዞ ልዕሊ ካልእ እዋን ኣጸጋሚ ኸምዘሎ ፣ ሃገራት ኤውሮጳ ሓደስቲ ስደተኛታት ከይቀርቡወን ይሰርሓ ከምዘለዋ፣ ሓለዋ ባሕሪ ሊብያ ኣብ ጉዕዞ ንዝረኣይዋ ናይ ስደተኛታት ጃልባ ሒዞም ንምምላስ ኣብ ጽዑቕ ስራሕ ከምዝርከቡ ፣ ከምኡ’ውን ኣብ’ቲ መስመር ጉዕዞ ኣብ ሓደጋ ንዝወድቊ ስደተኛታት ዘድሕና መራክብ ንጥፈታተን ተቀይዱ ከምዘሎ ብምዝኽካር ፣ እቲ ብመንገዲ ሊብያ ናብ ኤውሮጳ ንምብጻሕ ውሑስ መንገዲ ኣሎ ዝብል ዘረባታት ነጋዶ ደቂ-ሰብ ውጹእ ሓሶት ምዃኑ ኣተሓሳሲቡ። ገለ ብደላሎ ተደናጊሮም ካብ ሱዳንን ኢትዮጵያን ናብ ሊብያ ዝብገሱ ኤርትራዉያን ስደተኛታት ፡ ናብ ሊብያ ብሰላም ከምዝኣተዉ ንመሓዙቶምን መቕርቦምን እንተስዲዖም፡ ዝኽፍልዎ ገንዘብ ኺጎድለሎም ከምዝኾነ ስለዝንገሮም እዉን፡ እቲ ናይ ሓሶት ሓበሬታ ንሓያለ መደብ ዘይነበሮም ስደተኛታት ናብ ሓደጋ ይደፍእ ምህላዉ ይንገር። ኣብ ሊብያ ፡ ሓያለ ኤርትራዉያን ዝርከብዎም ዓሰርተታት ኣሽሓት ስደተኛታት ካብ’ታ ብጸጥታዊ ውድቀት ተሰኒፋ ዘላ ሃገር መውጻኢ ስኢኖም ፡ ኣብ መጻንሒ ማእከላትን መዳጎኒ መዓስከራትን ይሳቐዩ እንዳሃለዉ፣ ሕጂ ካብ ኢትዮጵያን ሱዳንን ናብ ሊብያ ዝሕሰብ ጉዕዞ ካብ ነብሰ-ቅትለት ፈሊኻ ዘይርአ ስጒምቲ ከምዝኾነ ኣዉን ካልኦት ኤርትራውያን ተሓለቕቲ ስደተኛታት ይገልጹ። ኣብዚ ግዜ እዚ ኣሽሓት ኣብ ሊብያ ዝተዓግቱ ኤርትራዉያን ስደተኛታት ፡ ናብ ዝሓሸ ጸጥታ ዘለወን ሃገራት ሰሜን ኣፍሪቃ ኺግዕዙ ንትካላት ውድብ ሕቡራት ሃገራት ዕለታዊ ይምሕጸኑ ምህላዎም ይፍለጥ። ኣብ ሊብያ ንኩሉዓይነታዊ ሓደጋታት ተቃሊዖም ዝርከቡ ወገናትና ረዳኢ ኪረኽቡ ቀጻሊ ዘመተታት ምግባርን፡ ድምጺ እቶም ወገናትና ምዃንን ሓልፍነት ኩሉ ኤርትራዊ ከምዝኾነ፣ ብፍላይ ንድሕነት ስደተኛታት ብመሪሕነት ኣብ ልዕሊ ዝሰርሓ ኣህጉራዉያንን ዞባዉያንን ትካላት ዝግበር ቀጻሊ ጻዉዒት ጸገም እቶም ስደተኛታት ወገናትና ኣብ ምፍታሕ ዘይነዓቕ ጽልዋ ኪህልዎ ከምዝኽእል እዮም እቶም ኤርትራዉያን ተሓለቕቲ ብቐጻሊ ዝመኽሩ። Facebook Twitter WhatsApp Previous article****ፍሉይ ልኡኽ ሰብኣዊ መሰላት ውድብ ሕቡራት ሃገራት: ኤርትራ ነቲ ብሰራዊታ ኣብ ትግራይ ዝተፈጸመ ምግሃስ ሰብኣዊ መሰላትን ቅትለትን: መብርሂ ክትህብ ሓቲቱ።*****
በጠቅላይ ሚኒስትሩ የተቋቋመውና ከፍተኛ የመንግስት የስራ ኃላፊዎችና የመከላከያ ሠራዊት አመራሮች የተካተቱበት ግብረ ኃይል በዞኑ የሕግ የበላይነትን የማረጋገጥ ስራውን ሙሉ በሙሉ ጀምሯል። የፀጥታ ኃይሉን የሚመሩት ሜጀር ጄኔራል አስራት ዴኔሮ እንደገለጹት፤ የንፁሃንን ሕይወት በማጥፋት ወንጀል የተሳተፉ ተጠርጣሪዎችን የማደን ስራው ቀጥሏል። “በወንጀሉ የተሳተፉ ተጠርጣሪዎች በአጭር ጊዜ የሕግ ተጠያቂ ይሆናሉ” ሲሉም ተናግረዋል።ችግሩን ከመሰረቱ ለመፍታት በአሁኑ ወቅት በየደረጃው ከሚገኙ የማኅበረሰብ አባላትና አመራሮች ጋር ውይይት እየተካሄደ ሲሆን ወንጀለኞቹን በመለየት ለሕግ የማቅረቡ ስራም እንደሚቀጥል ሜጀር ጄኔራሉ ተናግረዋል። ከዚህ ጎን ለጎን የተፈናቀሉትን መልሶ የማቋቋምና የሕዝቡን የዕለት ተዕለት ኑሮ ቀድሞ ወደነበረበት የመመለስ ስራ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ገልፀዋል። ሜጀር ጄኔራል አስራት ዴኔሮ “በመተከል ዞን የተጀመረው የሕግ የበላይነትን የማረጋገጥ ተልዕኮ በአጭር ጊዜ ይጠናቀቃል” ማለታቸውን ኢዜአ ዘግቧል። ውድ አድማጮቻችን እና ተከታዮቻችን የኢትዮ ኤፍ ኤም ስርጭቶችን፣ዜናዎችን እና ሌሎች ዝግጅቶችን ለመከታተል የቴሌግራም ቻናላችንን https://t.me/ethiofm107dot8 ይቀላቀሉ።
የሞዛምቢክ የቀድሞው የገንዘብ ሚኒስትር ማኑኤል ቻንግ ፍርድ ፊት እንዲቆሙ ለዩናይትድ ስቴትስ ወይም ለሞዛምቢክ ተላልፈው እንዲሰጡ አንድ የደቡብ አፍሪካ ዳኛ ወሰኑ። ዋሺንግተን ዲሲ — ይሁን እንጂ የሞዛምቢክ የቀድሞው የገንዘብ ሚኒስትር ማኑኤል ቻንግ በደቡብ አፍሪካ እሥር ቤት ይቆያሉ። ቻንግ በዩናይትድ ስቴትስ ክሥና ጥያቄ በደቡብ አፍሪካ አቋርጠው እየተጓዙ ሳሉ የተያዙት ባለፈው ታኅሣስ ነበር። የቀድሞው የገንዘብ ሚኒስትር የተከሰሱት ከባሕር ልማት ፕሮጀክቶች ጋር በተያያዙ የሁለት ቢሊዮን ዶላር ምሥጢራዊ ግዥ ብድር ጉዳይ ሲሆን ይገዛሉ የተባሉት ግብአቶችና አገልግሎቶች ጨርሶ እንዳልታዩ ተገልጿል። ሌሎች አራት ባለሥልጣናትም በጉቦ፣ በማጭበርበርና በወንጀል አድራጎት የተገኘን ገንዘብ ለማፅዳት በመሞከር ተከስሰዋል። በብድር እንዲወጣ ከተወሰነው ገንዘብ ውስጥ 200 ሚሊየን የሚሆነው በራሣቸውና በሌሎችም የመንግሥቱ ባለሥልጣናት ሂሣቦች ገቢ እንዲደረጉ ከሃገር ውጭ ወደሚገኙ ባንኮች እንዲተላለፉ ትዕዛዞች መተላለፋቸውንም በኒው ዮርክ ምሥራቃዊ ወረዳ ፍርድ ቤት የተመሠረባቸው ክሥ ይናገራል። የእነ ቻንግ ጉዳይ የፖለቲካ ገፅታ እየያዘ በመምጣቱ የጆሃንስበርጉ ችሎት ዶሴውን ምናልባት ወደ ደቡብ አፍሪካ የገንዘብ ሚኒስትር ሊመራው እንደሚችል እየተሰማ ነው።
በሃይድሮሊክ የሚሰራ ፓይፕ በተለይም በፒኢ ፣ በፒ.ፒ እና በሌሎች ቴርሞፕላስቲክ ቁሳቁሶች ውስጥ የፓይፕ ክፍሎችን ለማዘጋጀት የተሰራ ፡፡ ክርኖች ፣ ቲ ፣ መስቀል እና ሌሎች ማምረቻዎችን ለማምረት ያገለግላል ፡፡ አቅም ከ 90 እስከ 315mm ኦ.ዲ. የመቁረጥ አንግል እስከ 67 ዲግሪዎች ነው ፡፡ የመጋዝ መጠን ዝቅ ማድረግ በሃይድሮሊክ ቁጥጥር ይደረግበታል። በቦታው ላይ የፓይፕ ክፍሎችን ለመያዝ የሚያገለግሉ እንደ ማንጠልጠያ ማያያዣዎች ሁሉ ፡፡ አጠቃቀም እና ባህሪዎች የቁስ ብክነትን ዝቅ የሚያደርግ እና የብየዳ ብቃትን የሚያሻሽል ክርን ፣ ቲ ወይም መስቀል በሚሠራበት ጊዜ በተጠቀሰው መልአክ እና ልኬት መሠረት ቧንቧዎችን ለመቁረጥ ተስማሚ 1. ፡፡ 2. የመቁረጥ አንግል 0 ~ 67.5 ° ትክክለኛ የማዕዘን ቦታ። 3. እንደ ፒኢ እና ፒፒ ካሉ ቴርሞፕላስቲክ የተሰሩ ጠንካራ ቧንቧዎችን ወይም የተዋቀሩ የግድግዳ ቧንቧዎችን እንዲሁም ከብረት ያልሆኑ ቁሳቁሶች የተሠሩ ሌሎች ቧንቧዎችን እና መለዋወጫዎችን ይተገበራል ፡፡
ከመለስ ዜናዊ ትዕዛዝ በመቀበል ለ424 የአኙዋክ ተወላጆች የግፍ ዕልቂት ተጠያቂ የነበረው ኦሞት ኦባንግ በስደት በሚገኝበት ፊሊፒንስ ሞቷል። የሞቱ ምክንያት ኤችአይቪ ኤድስ ሊሆን ይችላል የሚል ግምት አለ። ኦሞት ኦባንግ የዛሬ 15 ዓመት አካባቢ በታኅሳስ ወር ከህወሓት ሹሞች ቀጥተኛ ትዕዛዝ በመቀበል ጭፍጨፋውን በፈጸመበት ወቅት የክልሉ የፀጥታና ደኅንነት ኃላፊ ነበር። ለዚህም ኢሰብዓዊ ድርጊቱ ሽልማት ይሆን ዘንድ የወንበዴው ህወሓት መሪዎች የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አድርገው ሾመውታል። ጋምቤላን እንደፈለገ ሲፈነጭባት የኖረው ኦሞት ከታህሳስ 23 ቀን 2004 ዓም ጀምሮ ሞት እንደ ቡሽ ክዳን ያስፈነጠረው መለስ ዜናዊ በላከው አስገምጋሚዎች ለሳምንት በጋምቤላ በተካሄደ አውጫጪኝ “የአኙዋክ ተወላጆችን አስጨፍጭፈሃል” የሚል መነሻውና ዓላማው ግልጽ ያልሆነ ጥያቄ ቀርቦለት ነበር። በወቅቱ ግምገማው ላይ የነበሩ እንዳሉት ለዚህ ጥያቄ ኦሞት “እኔ በዚህ ጉዳይ ተጠያቂ ከሆንኩ መሳሪያና ወታደር የሰጠኝ መለስም ይታሰራል” በማለት መልስ ሰጥቶ ነበር። ከዚህ ቁርሾ በኋላ ወደ ፌዴራል መንግሥት ሥራ እንዲዛወር ተደርጎ አዲስ አበባ ከመጣ በኋላ በፌዴራል ጉዳዮች ውስጥ ኃላፊነት ተሰጥቶት ነበር። በቀጣይም ህወሓቶች ለእስር ሲፈልጉት አምልጦ ከኮበለለ በኋላ እስከ ዕለተ ሞቱ ድረስ በፊሊፒንስ ተደብቆ ኖሯል። በዚያም እያለ ህወሓትን አጋልጣለሁ በሚል ሰበብ፤ ወደ ተቃዋሚው ጎራ ለመግባት በመከጀል ወደ ሚዲያ ብቅ ማለቱ ይታወሳል። የአኙዋክ የፍትሕ ምክር ቤት ይህንን ተቃውሞ መግለጫ መስጠቱ ይታወቃል። ያለፈው ሳምንት ውስጥ ለኅልፈተ ሞት የበቃው ኦሞት አስከሬኑን ወደ ኢትዮጵያ በመላክ እዚህ እንዲቀበር ለማድረግ ለውጭ ጉዳይ ሚ/ር ጥያቄ የቀረበ ሲሆን እስካሁን ምላሽ አለመገኘቱን ጎልጉል ለመረዳት ችሏል። ከኢትዮጵያ መንግሥት በኩል ምላሽ ካልተሰጠ የፊሊፒንስ መንግሥት የኦሞትን አስከሬን ከዚህ በላይ ማቆየት ስለማይችል እንደሚያቃጥለው የተገኘው መረጃ ይጠቁማል። ከዚሁ ጋር በተያያዘ ለጎልጉል የደረሰው የኦሞት አስከሬን ፎቶ ለሕዝብ መቅረብ የሌለበት ስለሆነ ሳናትመው ትተነዋል። ሆኖም ግን ግለሰቡ ከመሞቱ በፊት ማንነቱ እስከሚቀየር ድረስ በከፍተኛ ሁኔታ የተበለሻ (ዲፎርምድ የሆነ) መሆኑን ለመረዳት ችለናል። ኦሞት ከዚህ ዓለም ቢያልፍም ለአኙዋኮች ጭፈጨፋ ትዕዛዝ በመስጠቱ ውስጥ ቀትተኛ ተሳትፎ የነበራቸው እስካሁን በቁጥጥር ሥር አልዋሉም። በዚህ ጉዳይ ላይ ጎልጉል ከሠራቸው በርካታ የዜና ዘገባዎች መካከል “እንጨርሳቸው፤ አንድም አኙዋክ መትረፍ የለበትም” በሚል ርዕስ የዛሬ አንድ ዓመት አካባቢ (December 13, 2017) የዘገብነውን በድጋሚ ከዚህ በታች አትመነዋል። ጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣ “እንጨርሳቸው፤ አንድም አኙዋክ መትረፍ የለበትም” • እነዚህም የህወሓት ነፍሰበላዎች ይፈለጋሉ! የሰላም ሰዎች የሆኑት አኙዋኮች ከህወሓት ጋር መቃቃር ውስጥ የገቡት ገና ከጅምሩ ነበር። የቀድሞው የአኙዋክ ምክርቤት ኃላፊ የነበሩት አቶ ኦባንግ ሜቶ እንደሚሉት ችግሩ የተያያዘው ህወሓት የጋምቤላን ለም ምድር የራሱ ለማድረግ ከመፈለጉ ጋር ነው። ህወሓት ሥልጣን ላይ እንደተቆናጠጠ የጋምቤላን ብቸኛ ጄኔሬተር በመንቀል ከመውሰድ አልፎ በአሎሮ ግድብ ላይ የነበሩትን ወደ 400 የሚሆኑ ማሽነሪዎች እና የእርሻ መሣሪዎች በምሽት ወደ ትግራይ ነቅሎ ወስዷል ይላሉ አቶ ኦባንግ። በመቀጠልም ተዝቆ የማያልቀውን የጋምቤላን ድንቅ ሃብት በረኸኞቹ ህወሃቶች ለመዝረፍ ውሳኔያቸው አደረጉ። “መሬቴን አላስነካም” በሚለው አኙዋክና ህወሓት መካከል ያለውን መቃቃር አንድ “ዕልባት” ላይ ለማድረስ በሚል አኙዋክን ማጥፋት የህወሓት ቀዳሚ ሃሳብ ሆነ እንደ አቶ ኦባንግ ሜቶ ገለጻ። ጉዳዩን አቅጣጫ ለማስቀየርም ከዚህ በፊት ተነስተው የማያውቁ የጎሣ ግጭቶችን ህወሃት መቆስቆስ ጀመረ። ሸመጋይ መስሎም የመከላከያ ሠራዊት በቦታው ማስፈር ተግባሩ አደረገ። በመጨረሻም “እንጨርሳቸው፤ አንድም አኙዋክ መትረፍ የለበትም” የሚለው ትዕዛዝ ወጣ። “Let us kill them all! From today forward there will be no Anuak! There will be no more Anuak land! No one will arrest us! Erase the trouble makers!” መለስ በመራው ስብሰባ ላይ፤ አዲሱ ለገሰ፣ ስብሃት ነጋ፣ በረከት ስምዖን፣ ኦሞት ኡባንግ ኡሎም (ያኔ የጋምቤላ ደኅንነት ኃላፊ)፣ አባይ ጸሃዬ፣ ሳሞራ ዩኑስ፣ ዮሐንስ ገብረመስቀል (ያኔ የወታደራዊ ስለላ ኃላፊ)፣ አባዱላ ገመዳ ተገኝተዋል። የዕቅዱ አፈጻጸም ላይ አኙዋኮች እንዲጨፈጨፉ ቀጥተኛ ትዕዛዝ የሰጠው ጸጋይ በየነ (በጋምቤላ የሠራዊቱ ኃላፊ) ሲሆን ፈቃዱ ያገኘው ያኔ የፌዴራል ጉዳይ ኃላፊ ከነበረው ገብረአብ በርናባስ ነበር። የፖሊስ ኃላፊው ታደሰ ኃይለሥላሴም አኙዋኮችን የማስገደል ትዕዛዝ በመስጠቱ ውስጥ ነበረበት። ይህ ሁሉ በማስረጃ የተረጋገጠ መሆኑን አቶ ኦባንግ ያስረዳሉ። “እንግዲህ ይህ ዘር የማጽዳት ዘመቻ በ1996 ከተካሄደ በኋላ የጋምቤላ መሬት እንደ ካሩቱሪና ሳውዲ ስታር ላሉ ባለሃብቶች በአንድ ዶላር ሒሳብ የተቸበቸበው። ብዙ ጊዜ ለውጭ ባለሃብት ተሰጠ ይባላል እንጂ ከጋምቤላ መሬት 78 በመቶውን የተቀራመቱት ትግሬዎች ሲሆኑ 12 በመቶው ብቻ ነው ለውጭ ባለሃብቶች የተሰጠው። ከዚህ ሌላ ይህ ሁሉ መሬትና ብድር ለትግራይ ተወላጆች ተሰጥቶ የእርሻ ልማት ባለቤቶች ሲሆኑ አንድም አኙዋክ ይህንን ዕድል አላገኘም፤ ይልቁንም ለውሃ ቅርብ የነበሩና በአባቶቻቸው መሬት ላይ የሚገኙትን አኙዋኮች በልማት ሰበብ በህወሃት ተፈናቅለው ወደ ሌላ ቦታ ሰፍረዋል” በማለት ኦባንግ ይናገራሉ። ኦሞት ኦባንግ ኡሎም ከአገር ኮብልሎ ከመውጣቱ በፊት ከሙስና ጋር በተያያዘ ወንጀለኛ እንደሆነ ሲነገረው “እኔ ከተወነጀልኩና ከታሰርኩ ከእኔ ጋር አዜብ መስፍን አብራ መታሠር አለባት” ማለቱ ይታወሳል። ከታህሳስ 23 ቀን 2004 ዓ ም ጀምሮ ሟቹ መለስ ዜናዊ በላከው አስገምጋሚዎች ለሳምንት በጋምቤላ በተካሄደ አውጫጪኝ ኦሞት ኦባንግ ኡሎም “የአኙዋክ ተወላጆችን አስጨፍጭፈሃል” የሚል መነሻውና ዓላማው ግልጽ ያልሆነ ጥያቄ ቀርቦለት ነበር። በወቅቱ ግምገማው ላይ የነበሩ እንዳሉት ለዚህ ጥያቄ ኦሞት “እኔ በዚህ ጉዳይ ተጠያቂ ከሆንኩ መሳሪያና ወታደር የሰጠኝ መለስም ይታሰራል” በማለት መልስ ሰጥቶ ነበር። አስራ አራት ዓመት ቢያልፍም፤ መለስም ወደ ከርሰ መቃብር እንደ ቡሽ ክዳን ተስፈንጥሮ ቢወርድም፤ ኦሞትም ሆነ የህወሓት ነፍሰበላዎች አሁንም ይፈለጋሉ! (ቀን ጠብቆ ኦሞትም ወደማይመለስበት ከነወንጀሉ አሸልቧ) ማሳሰቢያ፤ በተለይ በስም ወይም በድርጅት ስም እስካልተጠቀሰ ድረስ በጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣ™ ላይ የሚወጡት ጽሁፎች በሙሉ የጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣ™ ንብረት ናቸው። ይህንን ጽሁፍ ለመጠቀም የሚፈልጉ ሁሉ የዚህን ጽሁፍ አስፈንጣሪ (link) ወይም የድረገጻችንን አድራሻ (https://www.goolgule.com/) አብረው መለጠፍ ከጋዜጠኛነት የሚጠበቅና ህጋዊ አሠራር መሆኑን ልናሳስብ እንወዳለን። Share on Facebook Tweet Follow us Filed Under: News Tagged With: Anuak Massacre, Full Width Top, meles zenawi, Middle Column, omot obang, tplf
ማሕበር መማህራን ኢትዮጵያ ብ1 መስከረም 2022 ኣብ ዝሃቦ ጋዜጣዊ መግለጺ፡ እቲ ኣብ መንጎ ሓይልታት ፈደራል ኢትዮጵያን ክልል ትግራይን ዳግማይ ካብ ዝባራዕ ሰሙን ገይሩ ዘሎ ውግእ ጠጠው ኢሉ ናብ ሰላማዊ መፍትሒ ንክኣትዉ ጸዊዑ። እቲ ማሕበር ብተወሳኺ ከምዚ ዝኣመሰለ ህውከት ብዘይካ ድኽነት፡ ምርሕሓቕን ታሪኻዊ ተሓታትነትን ካልእ ፋይዳ ከምዘይህልዎ በቲ ናብ መርበብ ሓበሬታ ኣዲስ ስታንዳርድ ዝለኣኾ መግለጺ ኣፍሊጡ ። .ናይ ኢትዮጵያ ጥምረት ሲቪላዊ ማሕበራት ብተመሳሳሊ ናብቲ መርበብ ሓበሬታ ኣብ ዝለኣኾ መግለጺ፡ ብዛዕባቲ ከም ሓድሽ ዝጀመረ ሓደገኛ ውግእ ከቢድ ሻቕሎት ከም ዝሓደሮ ገሊጹ። እቲ ጥምረት እቲ ውግእ ብሓፈሻ ኣብ ልዕሊ ሲቪል ማሕበረሰብ ብፍላይ ከኣ፡ ኣብ ልዕሊ ህጻናት፡ ኣካለ ስንኩላን፡ ብዕድመ ዝደፍኡን ደቂ ኣንስትዮን ከቢድ ጉድኣት ከም ዘኸትል በቲ መገልጺ ሓቢሩ። ክልቲኡ ማሕበራት ኣብ ትግራይ ቀረብ ሰብኣዊ ረዲአትን መሰረታዊ ኣገልግሎትን ብዘይዕንቅፋት ዝቕጽለሉ ኩነታት ክፍጠር ተማሕጺኖም። ከም ኣካል ናይቲ ኣብ ዝተፈላለዩ ኩርነዓት ኢትዮጵያ ዝረአ ዘሎ ዘይምርግጋእ፡ ኣብ ሰሜን ኢትዮጵያ ዝካየድ ዘሎ ውግእ ብሰላማዊ መንገዲ ብቐጻሊ ንምፍታሕ፡ ሕብረት ኣፍሪቃን ካለኦት ዓለምለኻዊ ውድባትን ማሕበራትን ጻዕሪ ከካይዱ ብፍላይ ማሕበር መማህራን ኢትዮጵያ ጸዊዑ። ጥምረት ሲቪላዊ ማሕበራት ኢትዮጵያ እውን ነዚ ናይ ማሕበር መምሃራን ናይ ሰላም መጸዋዕታ ደጊምዎ። ኮሚሽን ሕብረት ኣፍሪቃ፡ ሕብረት ኤውሮጳ፡ ኮሚሽን ሰብኣዊ መሰል ኢትዮጵያ፡ ውድብ ሕቡራት ሃገራት፡ ሕቡራት መንግስታት ኣሜሪካ፡ ቱርክ፡ ዓባይ ብሪታንያን ካለኦት ወገናትን እውን በብዝምልከቶም ኣካላቶም ኣቢሎም ውግእ ጠጠው ኢሉ ናብ ሰላማዊ መፍትሒ ክእተው ተደጋጋሚ መጸዋዕታ የቕርቡ ኣለዉ። ነዚ ብ24 ነሃሰ 2022 ከም እንደጋና ኣብ መንጎ ሓይልታት ፈደራል መንግስቲ ኢትዮጵያን ክልል ትግራይን ዳግማይ ዝካየድ ዘሎ ውግእ “መን ጀመሮ?” ኣብ ዝብል፡ ዝካሰስሉ ዘለዉ እዩ። Tweet Last modified on Friday, 02 September 2022 09:20 More in this category: « ማሕበር ጋዜጠኛታት ሱዳን ንመጀመርያ ግዜ መሪሕነቱ መሪጹ ፍሉይ ልኡኽ ኣሜርካ ናብ ኢትዮጵያ፡ ኤርትራ ካብ ጉዳይ ኢትዮጵያ ክትወጽእ »
ዩናይትድ ስቴትስ ቴክሳስ በሚገኝ አንድ ትምርህ ቤት ውስጥ 19 ህጻናትና 2 መምህራንን ጨምሮ 21 ሰዎች ከተገደሉበት ጥቂት ቀናት በኋላ ዛሬ ዓርብ እዚያው ቴክሳስ ሂውስተን ውስጥ ብሄራው የመሳሪያ ማኅበር ዓመታዊ ጉባኤውን እያካሄደ መሆኑን ተገለጸ፡፡ የቴክሳስ አገረ ገዥ ግሬግ አቦት በጉባኤው ላይ ንግግር ያሰማሉ ተብሎ የተጠበቀ ቢሆንም ወደዚያ ከማምራት ይልቅ ወደ ግድያው ወደ ተፈጸመባት ዩቫልዲ እንደሚያቀኑ ተገልጿል፡፡ አገረ ገዥው በማህበሩ ስብሰባ ላይ በቪዲዮ የተቀረጸ መልዕክታቸውን እንደሚያሰላለፉ ዳላስ ሞርኒንግ ኒውስ ዘግቧል፡፡ የቀድሞ የዩናይትድ ሰቴትስ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ለሶስት ቀናት በሚቆየው ጉባኤ ላይ ተገኝተው ንግግር እንደሚያሰሙ በመርሃ ግብሩ ላይ አሁን ድረስ የተካተተ መሆኑን ዘገባው አመልክቷል፡፡ ይህ በእንዲህ እንዳለም፣ የቴክሳስ ህግ አስከባሪዎች ባላፈው ማክሰኞ በ18 ዓመቱ ወጣት የጅምላ ግድያው በተፈጸመበት ወቅት፣ በሥፍራው ተገኝተው ስለጡት ምላሽና በቦታው ለመድረስ ስለ ወሰደባቸው ጊዜ ጠንካራ ጥያቄዎች እየገጠማቸው መሆኑ ተገልጿል፡፡ ባለሥልጣናት እንደተናገሩት የሁለተኛ ደረጃ ትምህርቱን ያቋረጠው አጥቂው ራሞስ፣ በመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት ውስጥ ሆኖ 21 ሰዎችን ለመግደል፣ ከ40 ደቂቃ እስከ አንድ ሰዓት ያህል ጊዜ መቆየቱ ተነግሯል፡፡
የኢትዮጵያ ባህር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ አገልግሎት ድርጅት ሲገለገልበት የቆየው ለገሃር አካባቢ የሚገኘው ባለ አራትና ሰባት ወለል ሕንፃ፣ እንደ ብዙዎቹ የአዲስ አበባ የዕድሜ እኩዮቹ በአገልግሎት ዘመኑ ልክ ባለበት ቦታ ለመቆየት ያልታደለ ሆኗል፡፡ ቀድሞ የኢትዮጵያ ንግድ መርከብ በሚል መጠሪያ ይታወቅ በነበረው መንግሥታዊ ተቋም ባለቤትነት የተገነባው ይህ ሕንፃ፣ ከአንድ ምዕተ ዓመት በላይ ዕድሜ ይኖረዋል ተብሎ የተገነባ እንደሆነ ይነገራል፡፡ በአሁኑ ወቅት ግን የታሰበው ረዥሙ ዕድሜው ተገቶ ለሃያ ዓመታት ብቻ ቆይቶ እንዲፈርስ ተፈርዶበታል፡፡ እስከ ቅርብ ጊዜ ድረስ በመዲናዋ ውስጥ ከሚገኙ በትልቅነታቸው ከሚጠቀሱት ሕንፃዎች መካከል አንዱ የሆነው ይህ ሕንፃ፣ ያለ ዕድሜው ሳይታሰብ እንዲፈርስ የተፈረደበት በለገሃር አካባቢ ይገነባል ተብሎ ከሚጠበቀው ግዙፍ የከተማዋ ኢንቨስትመንት ጋር በተያያዘ ነው፡፡ ከሰሞኑ ይህ ሕንፃ ወደሚገኝበት አካባቢ ብቅ ለሚሉ ሰዎች፣ በቫርኔሮ ኩባንያ የተገነቡት ጠንካራ ምሰሶዎችና በዕምነበረድ የተለበጠው የሕንፃው አፅም ብቻ ይታያል፡፡ ውስጣዊ አካሉ ከፈራረሰ በኋላ ሕንፃውን ያቆሙትን ምሰሶዎች ማፍረስ ተጀምሯል፡፡ ሕንፃውን ቀድሞ በዋና መሥሪያ ቤትነት ሲጠቀምበት የነበረው የኢትዮጵያ ንግድ መርከብ ድርጅት፣ አሁን የኢትዮጵያ የባህር ትራንስፖርትና ሎጀስቲክስ አገልግሎት ድርጅት ጓዙን ጠቅልሎ በቅርብ ርቀት ወደሚገኘው የራሱ ሕንፃ ተዛውሯል፡፡ ከመንግሥት የልማት ድርጅቶች ኤጀንሲ የተገኘው መረጃ እንደሚያመለክተው፣ ሕንፃው ያረፈበትን ቦታ ለሌላ ኢንቨስትመንት ለማዋል ሲባል ሕንፃው እንዲፈርስ በመወሰኑ፣ ድርጅቱን ወደ አዲሱ ሕንፃ ማዛወር ግድ ሆኗል፡፡ ድርጅቱ በዋና መሥሪያ ቤትነት ይጠቀምበት የነበረውን ሕንፃ ለራሱ ብቻ ሳይሆን፣ ለሌሎች የንግድ ድርጅቶች የተወሰነውን የሕንፃ ክፍል በማከራየት ገቢ የሚያገኝበት ጭምር ስለነበረ አሁን የገቢ ምንጩም ተነክቷል፡፡ በዚህ ሕንፃ ውስጥ የተለያዩ ሥራዎቻቸውን ሲያከናውኑ የነበሩ ድርጅቶች ለቀው በየአቅጣጫው ሄደዋል፡፡ ድንገት ነው የተባለው ውሳኔ ተከራዮቹም ሌላ አማራጭ እንዲያፈላልጉ ያስገደደ በመሆኑ፣ ሁሉም ‹‹ወደዚህ ሕንፃ ተዛውረናል›› የሚል ማስታወቂያቸውን በፈራሹ ሕንፃ ላይ አኑረው ሄደዋል፡፡ ከመንግሥት የልማት ድርጀቶች ኤጀንሲ የተገኘው ተጨማሪ መረጃ እንደሚያመልክተው ድርጅቱ ዋና መሥሪያ ቤቱን ከሚፈርሰው ሕንፃ ፊት ለፊት ከኢትዮጵያ መድን ድርጅት ጀርባ ወደተገነባው ሕንፃ እንዲዛወር መወሰኑን ነው፡፡ ይህ ሕንፃ ግን ግንባታው ሳይጠናቀቅ ከ12 ዓመታት በላይ የቆየ ነበር፡፡ ድርጅቱ በዋና መሥሪያ ቤትነት የሚጠቀምበት አዲሱ ሕንፃ፣ ቀደም ብሎ የኢትዮጵያ ባህር ትራንዚት አገልግሎት በሚባል መጠሪያ ይታወቅ የነበረው መንግሥታዊ ተቋም ባለቤቱ የነበረ ሲሆን፣ አሁን በድርጅቱ ይዞታ ሥር በመሆኑ ቤት በማፈላለግ እንዳይደክም አግዞታል፡፡ አዲሱ የድርጅቱ ዋና መሥሪያ ቤት መሆን የቻለውና በግንባታው መዘግየት ምክንያት መጀመርያ ይወጣበታል ተብሎ ከተያዘው የግንባታ ዋጋ በላይ ከሦስት እጥፍ በላይ ወጪ የጠየቀው ይህ ሕንፃ፣ የመጨረሻው ወለል አዲስ አበባን በአራቱም አቅጣጫ እየተሽከረከረ የሚያሳይ ሬስቶራንት እንዲኖረው ተደርጎ ዲዛይን የተሠራለት ነው፡፡ አሁንም የማጠናቀቂያ ሥራዎቹ ያላለቁለት ቢሆንም የግንባታ ሥራው እንዳለም ዋና መሥሪያ ቤት ሆኗል፡፡ በለገሃር አካባቢ ይካሄዳል የተባለው ግዙፉ የተባበሩት ዓረብ ኤምሬትስ የሚያከናውነው ግንባታ፣ የቀድሞውን የንግድ መርከብ ሕንፃ ብቻ ሳይሆን በዕድሜ የሚልቀውንና ከጎኑ ያለውን ሕንፃ ጭምር እንዲፈርስ ያስገደደም ነው፡፡ ይህ ሕንፃ በፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን (የቀድሞው ኪራይ ቤቶች) ሥር የሚተዳደር ሲሆን፣ ባለስምንት ፎቅ ነው፡፡ ሕንፃው ግማሽ ምዕተ ዓመት የሚደርስ ዕድሜ ሲኖረው፣ በተለያዩ ሥራዎች የሚታወቁ ድርጅቶችና መኖሪያ ቤቶችንም የያዘ ነበር፡፡ በተለይ በዚህ አካባቢ ዘመናዊ የበርገር ቤቶች ሳይታወቁ በርገንና ፈጣን ምግቦችን በማቅረብ የሚታወቀው ለገሃር ሚኒ፣ በዚህ ሕንፃ የነበረው የዓመታት አገልግሎት ትዝታውን ብቻ ትቶ ሄዷል፡፡ የኢትዮጵያ ባህር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ አገልግሎት ድርጅት ሕንፃ አሁን ፈረሰ እንጂ፣ ከጥቂት ዓመታት በፊት መፍረስ አለበት ተብሎ ጥያቄ ይቀርብበት ነበር፡፡ ሕንፃውን የተመለከቱ አንዳንድ መረጃዎች እንደሚያሳዩት፣ በተባበሩት ዓረብ ኤምሬትስ ኩባንያ ግንባታ ሲባል እንዲፈርስ ውሳኔ ከመተላለፉ በፊት፣ የአዲስ አበባ ቀላል ባቡር ሐዲድ ዝርጋታ ዲዛይን በሚሠራበት ወቅት ማስተር ፕላኑ ሲታይ፣ ከማስተር ፕላን ውጪ የተገነባ ሕንፃ በመሆኑ እንዲፈርስ ሐሳብ ቀርቦበት ነበር፡፡ ነገር ግን ይህንን የሚያህል ሕንፃ ከማፍረስ የቀላል ባቡሩን ዲዛይን ማስተካከል ተመራጭ ሆኖ ተርፏል፡፡ ይህ ግን ዕድሜውን ያረዘመለት ለሦስት ዓመታት ብቻ ነበር፡፡ ለቀድሞው ንግድ መርከብ ሕንፃ መፍረስ ምክንያት የሆነው የተባበሩት ዓረብ ኤምሬትስ ኤግል ሒልስ የተባለው የሪል ስቴት ኩባንያ፣ በለገሃር አካባቢ የሚገነባው ለተለያዩ አገልግሎቶች የሚውለው ግዙፍ ኢንቨስትመንት እስከ 50 ቢሊዮን ብር ወጪ የሚጠይቅ መሆኑ መገለጹ አይዘነጋም፡፡ የኢትዮጵያ ባህር ትራንስፖርትና ሎጀስቲክስ አገልግሎት ድርጅት በሚባል መጠሪያ የሚታወቀው ተቋም ቀደም ብሎ የኢትዮጵያ ንግድ መርከብ ድርጅት፣ የኢትዮጵያ የባህር ትራንዚት አገልግሎትና የደረቅ ወደብ አገልግሎት በሚል መጠሪያ የሚታወቁትን ተቋማት እንዲዋሀዱ በማድረግ የተመሠረተ ግዙፍ መንግሥታዊ ተቋም ነው፡፡
ፖል ማናፎርት ካብ ከም ላዕለዋይ ሓላፊ ጎስጓስ ምርጫ ዶናልድ ትራምፕ መዝነቱ ክለቅቕ ዝኸኣለ ብመለክዒ ህዝባዊ ርእይቶ ድምጺ ዶናልድ ትራምፕ ብምንቁልቋሉን እዚ ድማ ንላዕለዎት ኣባላት እቲ ሰልፊ ኣሻቓሊ ኩነታት ኣብ ምዕዋት ፕረዚደንታዊ ምርጫ ስለዝፈጠረን ምዃኑ ተሓቢሩ። ጸብጻባት ከምዝሓበርዎ ዶናልድ ትራምፕ ሓድሽ ላዕለዋይ ፈጻሚ ንጎስጓስ ምርጫ ክመርሕ ብምቑጻሩ ተራ ፖል ማናፎርት ክጎድልዩ ጸኒሑ። እዚ ከይኣክልፖል ማናፎርት ኣብ ጉዳይ ምስሕሓብ ዩክረይንን ሩስያን ኣብ ጎድኒ ሩስያ ተጣቢቑ ደው ምባሉ ዘረጋግጹ ሓበሬታታት ኣብ ማዕከናት ዜና ኣመሪካ ብሰፊሑ ክቃልሑ ድሕሪ ምቕናዮም ነዚ ካብ ስልጣኑ ክለቅ ቕ ዘኽኣሎ ውሳነ ደሪኹ ክኸውን ከምዝኽእል ይሕበር ኣሎ። ነዚ ብዝምልከት ካብ ጎስጓስ ምርጫ ዶናልድ ትራም ዝወጸ መግለጺ ከምዝሓበሮ ፖል ማናፎርት ናይ ስልጣን መልቀቒ ሕቶ ናብ ዶናልድ ትራምፕ ከምዘቕረበን ዶናልድ ትራምፕ ድማ ከምዝተቐበሎን የረድእ። ትራምፕ: ንፖል ማናፎርት "ሓቀኛ በዓል ሞያ" ክብል ከምዝሞጎሶውን እቲ መግለጺ ብተወሳኺ ሓቢሩ። ፖል ማናፎርት: ካልኣይ ኣቦ-መንበር ጎስጓስ ምርጫ ዶናልድ ትራምፕ ንመዝነት ዝለቅቕ ዘሎ ላዕለዋይ በዓል-መዚ እቲ ጎስጓስ እዩ። ዕለታዊ ፈነወ ድምጺ ኣመሪካ 25/11/2022 ፈነወ ትግርኛ ዓርቢ ፈነወ ትግርኛ ብናይ`ዚ መዓልቲ ዓበይቲ ዜና ይጅምር ። ካብ ኤርትራን ኢትዮጵያን ዝረኽቦም ቃለ-መጠይቓትን ሰሙናዊ መደባትን ድማ የስዕብ ። ሰሙናዊ መደባት ዓርቢ፡ ቂሔ-ጽልሚ / ፍሉይ መደብ/ ሕቶን መልስን
በኢትዮጵያ የልብ ህሙማን ህጻናት መርጃ የህዝብ ግንኙነት ተጠሪ አቶ ናሆም ስንታየሁ ለኢትዮ ኤፍ ኤም እንደተናገሩት በአሁኑ ወቅት ከ7 ሺህ 500 በላይ ህጻናት የልብ ቀዶ ጥገና ህክምና ለማድረግ ወረፋ በመጠባበቅ ላይ መሆናቸውን ነግረውናል። በሙሉ አቅማችን ስንሰራ በሳምንት ከ5 እስከ 7 ህጻናትን ልናክም እንችላለን ያሉት የህዝብ ግንኙነት ተጠሪው በአሁኑ ወቅት ግን የአላቂ እቃዎች እጥረት ስላለብን በሳምንት ከ 2 እስከ 3 ህጻናትን ብቻ ነው እያከምን ያለነው ብለዋል። ማዕከሉ በተደጋጋሚ እንደሚገልፀው ያለምንም የባለሙያ ችግር በሙሉ አቅሙ እየሰራ ይገኛል ተብሏል። ነገር ግን የሀገሪቱ ወቅታዊ ሁኔታና የኮሮና ቫይረስ በሀገር ውስጥ የምናገኝ የነበረውን ገቢ ቀንሶብናል ያሉት አቶ ናሆም ከውጭ ሀገር መጥተው የህክምና ድጋፍ የሚያደርጉልን በጎ ፍቃደኞችም በኮሮና ቫይረስ ምክንያት መምጣት አልቻሉም ሲሉ አክለዋል። የሀኪሞችን ደሞዝ በተመለከተም የጤና ሚኒስቴር ለሁለት አመት እከፍላለሁ ብሎ ቃል በገባው መሰረት ክፍያው እንደቀጠለም ለማወቅ ችለናል። ማዕከሉ የልብ ተከፍቶ ህክምና እና ልብ ሳይከፈት የሚደረግ ህክምናን እየሰጠም ይገኛል። በዶክተር በላይ አበጋዝ መስራችነት የተቋቋመው በኢትዮጵያ የልብ ህሙማን ህጻናት መርጃ 31 አመት ያስቆጠረ ሲሆን የልብ ማዕከሉ ደግሞ የ12 አመት እድሜ አለው። ውድ አድማጮቻችን እና ተከታዮቻችን የኢትዮ ኤፍ ኤም ስርጭቶችን፣ዜናዎችን እና ሌሎች ዝግጅቶችን ለመከታተል የቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ። https://t.me/ethiofm107dot8
ኣሶሼት ፕረስ ኣሚር ኣማንን ቶማስ እንግዳን ዝተባህሉ ሪፖርተርን ሰኣልን ጋዜጠኛታቱ ኣብ ኢትዮጵያ ኣዲስ ኣበባ ብ29 መጋቢት 2022 ብዋሕ ካብ ቤት ማእሰርቲ ከም ዝተፈትሑ ሓቢሩ። እዞም ጋዜጠኛታት ን4 ኣዋርሕ ተኣሲሮም ምስ ጸንሑ እዮም ነፍሲ-ወከፎም ብ60.000 (ስሳ ሽሕ) ብር ዋሕስ ተፈቲሖም፡ ክሶም ካብ ቤት ማእሰርቲ ወጻኢ ኮይኖም ክከታተሉ ተወሲንሎም። ጉዳይ ናይዞም ጋዜጠኛታት ከጻሪ ዝጸንሐ ፖሊስ ንዝያዳ መርመራ ንቐጻሊ 2ተ ሰሙናት ኣብ ቤት ማእሰርቲ ክጸንሕሉ’ኳ ሕቶ ኣቕሪቡ እንተነበረ፡ ቤት ፍርዲ ግና ናይቶም እሱራት ናይ ዋሕስ መሰል ተቐቢሉ፡ ክሲ ከይተመስረቶም ካብዚ ንላዕሊ ክእሰሩ ኣይግበኦም ብዝብል ፈቲሕዎም። እቲ ቤት ፍርዲ ክሳብ ጉዳዮም ናይ መወዳእታ ውሳነ ዝወሃቦ ካብ ኢትዮጵያ ከይወጹ ኣጊድዎም። እዞም ጋዜጠኛታት ንኽንድዚ ግዜ ብዘይፈርዲ ኣብ ቤት ማእሰርቲ ክጸንሑ ዘገደደ እቲ ኣብ ኢትዮጵያ ተኣዊጁ ዝነበረ ናይ ህጽጹ ግዜ ኣዋጅ ምዃኑ ኣብቲ ቤት ፍርዲ ተገሊጹ። እዞም ጋዜጠኛታት ቅድሚ 4ተ ኣዋርሕ ተጠርጢሮም ዝተኣስሩ ምኽንያት “ብፓርላማ ኢትዮጵያ ፈጣሪ ራዕዲ ንዝተባህለ ጉጅለ ሸኔ ምስ ዓለም ኣፋሊጥኩምዎ” ዝብል ከም ዝነበረ ተፈሊጡ። ጉዳይ ጋዜጠኛታት ዝከታተል ዓለም ለኻዊ ትካል ሲፒጀይ (CPJ)ን ካለኦት ትካላትን እዞም ጋዜጠኛታት ንክፍተሑ ተደጋጋሚ መጸዋዕታ ከቕርቡ ጸኒሖም እዮም። ቅድሚ ክልተ መዓልታት ክልተ ኣሜሪካውያን ኣባላት ፓርላም እዞም ጋዜጠኛታት ንክፍትሑ መጸዋዕታ ኣቕሪቦም ነይሮም እዮም። ናይ ኣሚሪካ ብሄራዊ ፕረስ ክለብ ብወገኑ ቅድሚ 2ተ ሰሙን ኣቢሉ ኣብ ኢትዮጵያ ብዘይፍርዲ ተኣሲሮም ዘለዉ ከም በዓል ታምራት ነገራት ዝኣመሰሉ ጋዜጣኛታትን ናይ ፕረስ ኣካላት ብዘይቅድመ -ኩነት ይፈትሑ መጸዋዕታ ኣቕሪቡ ከም ዝነበሩ ኣብቲ ጸብጻብ ተጠቒሱ። ነቲ ኩነታት ዝተዓዘቡ ወገናት ናይዞም ጋዜጠኛታት ኣብዚ እዋንዚ ምፍታሕ ምስቲ ኢትዮጵያ፡ ኣሜሪካ ኣብ ልዕሊኣ ከይተጽድቖ ፈሪሓቶ ዘላ RH-6600ን S-3199ን ዝተሰየመ ሕግታት ዝተሕሓዝ እዩ ዝብል ግምት ኣለዎም። ኣብ ኢትዮጵያ ናይ ጋዜጠኛታት ንኣዋርሕ ምእሳርን ምፍታሖምን ክሳብ ክንድዚ ከዛርብ እንከሎ፡ ኣብ ኤርትራ ግና ን10ታት ዓመታት ዝተኣስሩ ጋዜጠኛታት ደሃዮም ከምዘይፍለጥ ዝዝከር እዩ። መልክዓቱ ዝቐያይር፡ ጸገማት ኤርትራዊ ስደተኛ Thursday, 24 March 2022 20:50 Written by ቤት ጽሕፈት ዜና ሰዲህኤ ካብቲ ጌና ብዙሕ ምስሊ ኤርትራ ዝድውን ዘሎ ተርእዮታት ብመንጽር ብዝሒ ህዝባ ዝለዕለ ቁጽሪ ስደተኛ ዘመዝገበት ሃገር ምዃና ሓደ እዩ። ስደት ጠንቁ ብዙሕ ክኸውን እንከሎ ናይ ኤርትራውያን ስደት ዘይህዝባዊ ምምሕዳር ዘስዓቦ ምዃኑ ብመጽናዕቲ ኮነ ኣብ ባይታ ብዘሎ ዝድህሰስ መርተዖታት ዝተረጋገጸ እዩ። ሎሚ ኣብ ኤርትራ ዘሎ ሕሱም ኩነታት ስለ ዝፍለጥ ኤርትራዊ ስለምንታይ ከም ዝስደድ ዝሓትት ኣካል የለን። ስደት ኤርትራውያን ዓቕሊ ጽበትን መተካእታ ምስኣንን ዝወለዶ ኮይኑ፡ ናብ ዝተፈላለዩ ኩርነዓት ዘቕንዕ እዩ። እቲ ዝበዝሕ ናብ ኣንፈት ሱዳንን ኢትዮጵያን ምዃኑ ኣብ ዝተፈላለዩ ግዚያት ብዝተፈላለዩ ኣሃዛት ተረጋጊጹ እዩ። ብፍላይ እቲ ናይ ሱዳን ሓድሽ ኣብ ግዜ ምምሕዳር ህግደፍ ዝተፈጥረ ዘይኮነ፡ ካብ ግዜ ቃልሲ ምእንቲ ናጽነት ብሰንኪ ጭካነ ሓይሊ መግዛእቲ ዝጀመረ ነዊሕ ዝዕድመኡ እዩ። ናብዘን ክልተ ጐረባብቲ ሃገራት ምስዳድ ዝበዝሐን ዝቐለለን ካብ ዝኾነሉ ኣብዘን ሃገራት ምስ ህዝቢ ኤርትራ ዝመሳሰል ህዝቢ ምህላዉ ሓደ ምኽንያት እዩ። ብቐሊሉ ብመሬት ምስ ኤርትራ ብሰፊሑ ዝዳወባ ምዃነን ድማ ካልእ ምኽንያት እዩ። እዘን ሃገራት ምስ ኤርትራ ብመሬት ዝራኸባ ምዃነን ስደተኛ ናብኣተን ንክትኣቱ ጥራይ ዘይኮነ፡ ካብኣተን ስደተኛታት ኮኑ ተቓለስቲ ብሓይልታት ጸጥታ ህግደፍ ክጭወዩን ክቕተሉን እውን ቀሊል እዩ። በዚ ምኽንያት ንድሕሪት ምልስ ኢልና እንተዳህሲስና ብፍላይ ኣብ ሱዳን ብናይ ሎሚ ብህግደፍ ዝተቐንጸሉን ዝተጨውዩን ሓርበኛታት ብዙሓት እዮም። ኣብ ዝተፈላለዩ ግዚያት ካብ ሱዳን ዝተጨውዩ ሓርበኛታት፡ መሓመድ ዓሊ ኢብራሂም፡ ተኽለብርሃን ገብረጻድቕ (ወዲ ባሻይ)፡ ወልደማርያም ባህልቢ፡ ገብርሂይወት ቀለታ፡ ወልደስላሰ ቻንቹን ተስፋጋብር ኣብራሃን ከም ኣብነት ዝጥቀሱ እዮም። ኤርትራውያን ድሕሪ ውግእ ኤርትራን ኢትዮጵያን 1998-2001 ናብ ኢትዮጵያ ብብዝሒ ክስደዱ ጀሚሮም። ኣብቲ መጀመርያ ኣብ ደቡብ ኢትዮጵያ ብላቴንን ደዴሳን ኣብ ዝበሃሉ ወተሃደራዊ መሰልጠንታት ተዓቚቦም ነይሮም። ብላዕለዋይ ኮሚሽን ጉዳይ ስደተኛታት ሕቡራት ሃገራት ኣፍልጦ ረኺቦም ብወግዒ ክምዝገቡ ዝጀመሩ ግና ኣብ ክልል ትግራይ ሽመልባ ኣብ ዝበሃል መደበር እዩ። እቲ ዋሕዚ ምስ ዛየደ ከኣ ሕንጻጽ፡ ማይ ዓይንን ዓዲ ሓርሽን ዝበሃሉ መደበራት ኣብ ዝተፈላልየ ግዝያት ተኸፊቶም። ኣብ ርእሲዚ ኣብ ክልል ዓፋር ኢትዮጵያ እውን ኣስሓይታን በርሓለን ዝበሃሉ መደብር ኤርትራውያን ስደተኛታት ተኸፊቶም። ኣብ ሓደ እዋን ኣብ ኢትዮጵያ ብኣማኢት ኣሸሓት ዝቑጸሩ ኤርትራውያን ስደተኛታት ከም ዝነበሩ ሰነዳት ይምስክሩ። እቲ መደበራት መሰረታዊ ቀረባት እንተላይ ትምህርትን ሕክምናን ብስሩዕ ኣብ ዘቕርበሉ ደረጃ በጺሑ ምንባሩ ይዝከር። በዚ መንገዲዚ ዝተወሰኑ ኤርትራውያን ናብ 3ይ ሃገር ናይ ምጥያስ ዕድል ዝረኸብሉ ኩነታት ከኣ ነይሩ። ኣብ ትግራይ ብ24 ሕዳር 2020 ውግእ ምስ ጀመረ ግዳይ ካብ ዝኾኑ ወገናት ኣብ መደበራት ዝነበሩ ኤርትራውያን ስደተኛታት ብቐዳምነት ዝጥቀሱ እዮም። እቲ መደበራት ዝርከበሉ ከባብታት ቀንዲ ዓውዲ ውግእ ምንባሩ ከኣ ነቲ ዝወረዶም ጉድኣት ዝያዳ ኣግዲድዎ። ካብዚ ሓሊፉ ናይቲ ካብ ኤርትራ ክወጹ እንከለዉ ኣብ ዶባት ኣብ ኢዱ እንተወዲቖም ዝኣስሮምን ዝቐትሎምን ዝነበረ ህግደፍ ሰራዊት ናይቲ ኣብ ትግራይ ዝተኸፈተ ውግእ ኣካል ምንባሩ ኣብ ልዕሊ እቶም ራሕሪሐምዎ ዝተሰዱ መንእሰያት ሕነ ከም ዝፈዲ ርዱእ ነይሩ። ብግብሪ ዝተራእየ ከኣ ከምኡ እዩ። ሰራዊት ትግራይ እውን ኤርትራውያን ብምዃኖም ሕቡእ ሓይሊ ህግደፍ ክኾኑ ይኽእሉ እዮም ኢሉ ስለ ዝተርጠሮምን ኣብ ነብሱ-ምክልኻል ስለ ዝነበረን ዕቑባ ክኾኖም ኣይከኣለን። ብፍላይ መደበራት ሽማልባን ሕንጻጽን ሽዑንሽዑ እየን ተደምሲሰን። ኣብኣተን ዝነበሩ ስደተኛታት ከኣ ዝተፈላለዩ ወገናት ኣሃዛት እንዳጠቐሱ “ክንድዚ ተቐቲሎም፡ ተደፊረን፡ ሃለዋቶም ጠፊኡ፡ ንብረቶም ዓንዩ” ዝብሉ ጸብጻባት የቕርቡ ነይሮም። እቲ ብቐጥታ ዝምልከቶ ቤት ጽሕፈት ላዕለዋይ ኮሚሽን ጉዳይ ስደተኛታት ግና ነዚ ዝምልከት ንጹር ጸብጻብ ኣየቕረበን። ናይቲ ዕንወት ተሓታቲ መን ምዃኑ ድማ ኣየነጸረን። ነዚ ከም ምኽንያት ዘቕርቦ እቲ ቦታ ዓውዲ ውግእ ምስ ኮነ ናይ ቀረባ ይኹን ናይ ርሑቕ መራኸቢ መንገድታት ተቛሪጹ ሓበሬታ ዘይምርካቡ እዩ። ኣብቲ ግዜ ውግእ ተሃስየን ተሪፈን ዝነበራ መደበራት ኣብ ትግራይ ይኹን ኣብ ዓፋር ሎሚ ዳርጋ ኩለን ዓንየን እየን። ኣብኣተን ዝነበሩ ስደተኛታት ከኣ በብመንገዶም ናብ ሱዳን፡ ጅቡቲ፡ ከምኡ እውን ናብ ኣዲስ ኣበባን ካለኦት ከተማታት ኢትዮጵያን ፋሕ ኢሎም ኣለዉ። ኣብተን ዝኸድወን ቦታታት እውን ዋና ኣይረኸቡን። መግቢ፡ መጽለልን ሕክምናን ዘቕርበሎም ኣካል የለን። ውሑስ ናይ መንነት ወረቐት ዝህቦም ወይ መዓልቱ ዝሓለፈ ዘሕድሰሎ ኣይረኽቡን። ዓቕሎም ምስ ጸበቦም ካብ ኢትዮጵያ ናብ ሱዳን ክሰግሩ ኣብ ዶባት ኢድ መልሻን ፍሉይ ሓይልን ኣምሓራ ዝወደቑ፡ ናብ ሰራዊት ህግደፍ የረክብዎም ከም ዘለዉ ሓበሬታ ኣሎ። ሰራዊት ህግደፍ ከኣ ተቐቢሉ ኣብ ከባቢ ኣፍዓበት ናብ ዝርከብ መዳጐኒ ከም ዝወስዶም ይንገር። ዕድል ረኺቦም ኣብ ሱዳን ዝበጽሑ እንተኾኑ እውን መንበሪ ፈቓድ ዝህቦም ኣካል ስለ ዘየለ፡ ኣብ ጐደናታት ብፖሊስ እናተገፈፉ ክኸፍልዎ ዘይክእሉ ዓቐን ገንዘብ ክኸፍሉ ወይ ክእሰሩ ይግደዱ። ብኻእል ወገን ኣብዚ ግዝያትዚ ኤርትራውያን ሓተቲ ዑቕባ ኣብ ግብጺ ኣደዳ ማእሰርትን ምጥራዝን ይኾኑ ምህላዎምን ዓለም ርእያ ከምዘይረኣየት ኮይናቶም ምህላዋን ካልእ መልክዕ መግለጺ ናይቲ ደድሕሪኦም ዝስዕብ ጸገም እዩ። እዚ መልክዓቱ ዝቐያይር ጸገማት ምስ ብዙሕ ኩነታት ዝተኣሳሰር ኮይኑ፡ እቲ ቀንዲ ሕመረቱ ስደት ግዝያዊ መዕገሲ እምበር መሰረታዊ መፍትሒ ዘይምዃኑ ዘርኢ እዩ። ኤርትራውያን ስደተኛታት ድሕሪ ክንደይ ውረድ ደይብ ኣርሒቖም ምስ ከዱ፡ ንኣብነት ኤውሮጳ ምስ በጹሑ እውን ሳዕቤን ስደት ቀልጢፉ ኣይገደፎምን። ሎሚ ብዙሓት ኤርትራውያን ናብራ ስደት ምጽዋር ስኢኖም ነብሶም ቀቲሎም ወይ ሰብ ሓዳር ተቓቲሎም ዝብል ፍጻመታት ይስማዕ ምህላዉ ዘመሓላልፎ መልእኽቲ ስንብራት ስደት ቀልጢፉ ዘይሓዊ ምዃኑ ዘመልክት እዩ። ጉጅለ ህግደፍ ኩሉ ግዜ ደድሕሪ ስደተኛታት እዩ ዝስዕብ። እንተሰሊጥዎ ኣብ ዘዝኣተውዎ ኣትዩ ይቐትሎምን ይጨውዮምን። ካብኡ ሓሊፉ ከኣ እንተስ ኣዕሽዩ እንተስ ኣፈራሪሑ ናይ ኣታዊ ምንጩን ናይ ስለያ መሳርሒኡን ካብ ምግባሮም ድሕር ኣይብልን። መጻኢ ዕድሎም ከይገደሶ ኣብ ፈቐዶ ሃገራት ኣብ ልዕሊኦም ዝኣልሞ ዘሎ ተንኮላት ንእኩይ ተግባራቱ ዘርኢ እዩ። ከምዚ ዝኣመሰለ ዘይርጉእ ህይወት ኤርትራዊ ስደተኛ፡ እቲ ናይዚ ኩሉ ጠንቂዚ ስደትን ሳዕቤኑን ጉጅለ ህግደፍ ክሳብ ዘሎ ቀጻሊ እዩ። መሰረታዊ መፍትሒኡ ከኣ ነቲ ጠንቂ ምውጋድ ጥራይ እዩ። ክልተ ፍሉይ ልኡኻት ኣብ ኢትዮጵያ Wednesday, 23 March 2022 08:54 Written by ቤት ጽሕፈት ዜና ሰዲህኤ ኦባሳንጆ ፍሉይ ልእኽ ሕብረት ኣፍሪቃን ዴቪድ ሳተርፊልድ ፍሉይ ልኡኽ ሕቡራት መንግስታት ኣሜሪካ ቀርኒ ኣፍሪቃን ብ21 መጋቢት 2022 ኣብ ኢትዮጵያ ተራኺቦም ከም ዝተመያየጡ መርበብ ሓበሬት ኢትዮጵያ ኢንሳይደር (Ethiopia Insider) ኣፍሊጣ። ክልቲኦም ኣብ ኣዲስ ኣበባ ዝተራኸቡ፡ ፍሉይ ልኡኽ ኣሜሪካ ኣንበሳደር ሳተርፊልድ ንካለኣይ ግዜ ናብ ኢትዮጵያ ኣብ ዝግበርዎ መገሻ እዩ። ኣምበሳደር ሳተርፊልድ ብናይ ኣሜሪካ ወጻኢ ጉዳይ ሚኒስተር ፍሉይ ልኡኽ ቀርኒ ኣፍሪቃ ኮይኖም ዝተመዘዙ ኣብ ዝሓለፈ ወርሒ ታሕሳስ 2021 ኮይኑ፡ 21 መጋቢት 2022 ን2ይ ግዜ እዮም ናብ ኢትዮጵያ ኣትዮም። እዞም ክልተ መዓልታት ኣብ ኢትዮጵያ ዝጸንሑ ፍሉይ ልኡኽ ኣሜሪካ ምስ ላዕለዎት ሓለፍቲ ኢትዮጵያ፡ ምስ ሰብ መዚ ሕቡራት ሃገራት ኣብ ኣዲስ ኣበባን ምስ ወከልቲ ዓለም ለኻዊ ለገስቲ ትካላትን ከም ዝመያየጡ ናይ ኣሜሪካ ወጻኢ ጉዳይ ሚኒስተር ከም ዝገለጸ ኢትዮጵያ ኢንሳይደር ኣስፊራ። ኣምበሳደር ሳተርፊልድ ናብ ኣዲስ ኣበባ ኣብ ዝኣተውሉ ዕለት፡ ምስ ፍሉይ ልኡኽ ሕብረት ኣፍሪቃ ኣብ ቅርኒ ኣፍሪቃ ናጀርያዊ ኦሊሰንጎ ኦባሳንጆን ኣብ ሕብረት ኣፍሪቃ ሓላፊ ፖለቲካ ሰላምን ጸጥታን፡ ምስ ኮሚሽነር ባንኮሌ ኣዴዎዬን ተዘራሪቦም። እቶም ኣምበሳደር ምስዞም ክልተ ኣፍሪቃውያን ሓለፍቲ፡ ህልዊ ኩነታት ኢትዮጵያን ሱዳንን ወሲኾም ብዛዕባ ዞባዊ ኩነታት ቀርኒ ኣፍሪቃ ተዘራሪቦም። ምስዚ ብዝተተሓሓዘ እቶም ናይ ሕብረት ኣፍሪቃ ኮሚሽነር ፖለቲካ ሰላምን ጸጥታን፡ ቅድሚ ሓደ ሰሙን ናብ ኣሜሪካ ከይዶም ምስ ዝተፈላለዩ ኣሜሪካውያን ሓለፍቲ ብዛዕባ ዝተፈላለዩ ፖለቲካዊ ጸገማት ኣፍሪቃ ተመያይጦም ከም ዝተመልሱ ኣብቲ ዜና ተጠቒሱ። እዞም ፍሉይ ልኡኽ ኣሚሪካ ምስ ኮሚሽነር ሕብረት ኣፍሪቃ ሙሳ ፋቒን ኣመሓዳሪት ዓለምለኸ ትካል ረዲአት ኣሜሪካ (USAID) ሳማንታ ፓወርን እውን ተራኺቦም። ሰማንታ ፓወር ኣብቲ ርክብ ኣብ ሰሜን ኢትዮጵያ ኣጋጢሙ መመሊሱ ዝገድድ ዘሎ ቅልውላው ከም ዘስግአን ጠቒሰን። ኣብቲ ኣጋጣሚ ሓለፍቲ መንግስቲ ኢትዮጵያ መስርሕ ምጉዕዓዝ ረዲአት የዕንቅፉ ከም ዘለዉ ከሲሰን። እዚ ከምዚሉ እንከሎ፡ በቲ ሓደ ወገን ፍሉይ ልኡኽ ቀርኒ ኣፍሪቃ ሕብረት ኣፍሪቃ ኦባሳንጆ፡ ረዲአት ናብ ትግራይ ዝሓልፈሉ ኩነታት ንምፍጣ ብዛዕባ ዝከኣለሉ ንምዝርራብ ብ21 መጋቢት 2022 ናብ ክልል ዓፋር ከም ዝኸዱ ዝተፈላለያ ማዕከናት ሓቢረን። በቲ ካልእ ወገን ከኣ ናይ ቻይና ፍሉይ ልኡኽ ቀርኒ ኣፍሪቃ ኣብዚ ቀረባ ግዜ ኣብ መንጎ ሃገሮምን ሃገራት ቀርኒ ኣፍሪቃን ክካየድ ተመዲቡ ዘሎ ናይ ሓባር ኣኼባ ንምውዳብ ይንቀሳቐሱ ከም ዘለዉ ተፈሊጦሎ። ማሕበር ባሕሬኛታት ኤርትራ ኣብ እዋናዊ ጉዳያት Monday, 21 March 2022 21:04 Written by ማሕበር ባሕሬኛታት ኤርትራ ልኡላውነት ኣውሒሱስ፡ ሓርነት ዝተነፈጎ ህዝቢ Monday, 21 March 2022 20:41 Written by ቤት ጽሕፈት ዜና ሰዲህኤ ህዝቢ ኤርትራ ከይተሓለለ ብዕድሚኡ ነዊሕ፡ ብትሕዝቶኡ ከኣ መሪር ቃልሲ ኣካይዱ ናጽነቱን ልኡላውነቱን ብምጭባጡ፡ ንናይ ካለኦት ናይ መሰል ቃልሲ ኣፍደገ ዝኸፈተ ናይ ጽንዓትን ተወፋይነትን ኣብነት ምዃኑ ዓለም መስኪራትሉ እያ። ህዝቢ ኤርትራ ነዚ ፖለቲካውን ወታደራውን መልከዓት ዝሓዘ ዋጋ ክኸፍል እንከሎ፡ መበግሲኡ ጽልእን ቅርሕንትን ዘይኮነ፡ ዝተነፍጎ ኣብ ጉዳዩ ናይ ገዛእ ርእሱ ዕድል ባዕሉ ናይ ምውሳን ናጽነቱን መሰሉን ንምምላስ ዝዓለመ ኣርሒቑ ዝጥምት እዩ ነይሩ። ህዝቢ ኤርትራ ዝተወስዶ ናጽነት፡ ልኡላውነትን ሓርነትን ንምጭባጥ6t ኣብ ዓውዲ ውግእ ጥራይ ዘይኮነ፡ ኣብ ሕጋዊ መድረኽ እውን ብመንገዲ ህዝበ-ውሳነ 1993 ብዘየማትእን ንድሕሪት ብዘይምለስን ዕምቆት ኣመስኪሩ እዩ። ህዝቢ ኤርትራ ናብ ቃልሲ ክነቅል እንከሎ ክሓፍሶ ዝኣመሞ ናጽነትን ልኡላውነትን ጥራይ ኣይነበረን። ቀጻሊ ምውሓስ ኩሉ ሓርነታቱ እውን ቀንዲ ሕመረት ቃልሱ ምንባሩ ካብ መጀመርታኡ ዘነጸሮ እዩ፡ ኣብ ናጻን ልኡላዊትን ኤርትራ፡ ሰላም፡ ልምዓት፡ ዲሞክራሲ፡ ምኽባር ኩሉ ዓይነት መሰላትን ማዕረ ተጠቃምነት ጸጋታት ሃገሩን ኣብ ጽኑዕ መሰረት ምህናጽ፡ ከም መግለጺ ሓርነት ክረጋገጸሉ ትጽቢት ዓወቱ ነይሩ። ብኣንጻርዚ ከምቲ ደሓር ዝተራእየን ሎሚ እውን መመሊሱ ዝስዕርር ዘሎን እቲ ምስ መግዛእቲ ተጓሒፉ ዝተባህለ ኩሉ ዓይነት ወጽዓ፡ ድሕሪ ናጽነት እውን መልክዑ ቀይሩ ቀጺሉ። ብዘይካ ውሱን ስግኣትን ተቓውሞን እዚ ድሕሪ ናጽነት ኣብ ኤርትራ ዘጋጠመ ተርእዮ ከጋጥምዩ ዝብል ግምት ኣብ ትጽቢት መብዛሕትኡ ኤርትራዊ ኣይነበረን። ከምኡ ስለ ዝኾነ እዩ ከኣ ሓደ ሓደ ግዜ ብዛዕባ ሃለዋት ኤርትራን ህዝባን ድሕሪ ናጽነት ክትሓስብ እንከለኻ ነቲ ዝረአን ዝድህሰስን ምእማኑ ዘጸግመካ። ድሕሪ ናጽነት ህዝቢ ኤርትራ ነቲ ብግብሪ ዝተጋህደ ኩነታት ብጽሞና ምስ ተዓዘበ፡ ምዕባለታት ካብ ትጽቢቱ ውጻኢ ይኸይድ ከም ዝነበረ ዝሕብር ምልክታት ክርዳእ ግዜ ኣይወሰደሉን። ብመሪር ቃልስን መስዋእትን ዝሓለፈ ህዝቢ ብኸምቲ ናይቶም ዝሰዓሮም ገዛእቲ ምምሕዳር ክትካእ ምእማኑ ስለ ዘጸገሞ ግና፡ ኩነታት ክቕየር እሞ ክርህወኒ እዩ ዝበል ተስፍኡ ቀልጢፉ ምሉእ ብምሉእ ኣይቀሃመን። ግዜ እዳነወሐ ምስ ከደ ግና ከምቲ “ኣደስ ትሓብእ እሞ ሓበላ ዓይንስ ኣይትሓብእን” ዝበሃል፡ ነቲ ምእማኑ ዘጸግም ጥልመት ህግደፍ ክግንዘቦን ናይ ግዜ መግዛእቲ ውጽዓ መልክዑ ቀይሩ እንደጋና ከም ዝመጸን ክርዳእ ናይ ግድን ኮይንዎ። እንተኾነ ማዕረቲ ዝተረደኦ ንጉጅለ ህግደፍ ብሓባርን እሞ ድማ ብዝዓመረ ቅልጡፍ ድምጺ “መንገዲ ትስሕት ኣለኻ’ሞ ሕሳብካ ግበር” ክብሎ ግዜ በሊዑ። ካብዚ ሓሊፎም ገለ ወገናት፡ “ግዜ ንሃቦ፡ ካብ ዝነበርናዮ ኣይከፈኣናን፡ ኣብ ባዶ ካዝና እዩ ስልጣን ተረኪቡ” ብዝብሉ ግርህነት ዝወለዶም ኣበሃህላታት፡ ህግደፍ ኮነ ኢሉ ይፍጽሞ ንዝነበረ ሸርሕታት እናሸፈኑ ስለ ዘሻደንዎ ሓቀኛ ጸረ ህዝቢ ተግባሩ ከምዚ ሎሚ በጺሕዎ ዘሎ ደረጃ ኣብ ውሽጥን ወጻእን ክቃላዕ ግዜ በሊዑ። እቲ ወጻዒ ከኣ ነዚ ምዝንጋዕን ሓልዮትን ህዝቢ ኤርትራ መዝሚዙ በቲ ግጉይ ጐደና ልዕሊ ናይቶም ህዝብና ዝሰዓሮም መግዛእታዊ ስርዓታት ንኽብሕት ዕድል ረኺቡ። ወዮ “ኤርትራዊ ኮይኑስ እንተ ሓመቐ ካብ ባዕዳውያን ገዛእቲ ዘይሓይሽ ምምሕዳር ኣይክመጽእን እዩ” ዝብል ዝነበረ ህዝቢ ኤርትራ፡ ካብቲ ዝገመቶ ወጻኢ ኮይኑ። ህዝቢ ኤርትራ ከኣ በቶም ታሪኽ ጽንዓቱን ምረት ቃልሱን ዝፈልጡ ወገናት “ልኡላውነት ኣውሒሱስ፡ ሓርነት ዝተነፍጎ ህዝቢ” ተባሂሉ ይግለጽ ኣሎ። ጉጅለ ህግደፍ ኣንጻር ሓርነት ህዝቢ ይኸይድ ከም ዝነበረ ይርዳእ ነይሩ ጥራይ ዘይኮነስ ኮነ ኢሉ ዝሃንደሶ መንገዲ እዩ። ናይ ግዜ ጉዳይ እንተዘይኮይኑ ህዝቢ ኤርትራ መሰሉ ካብ ተነፍጎ ከምቲ ኣንጻር መግዛእቲ ናይ ምቅላስ ልማዱ ኣንጻሩ እውን ከም ዝቃለስ ኣይሰሓቶን። ካብዚ ተረድኦዚ ነቒሉ ከኣ ኣቐዲሙ ናይ ህዝቢ ናይ ቃልሲ ዓቕሚ ንምድኻም፡ ብዓንተብኡ ብግሁድን ብስዉርን ዓመጸኛ መርበቡ ዘርጊሑ። ህዝቢ ኤርትራ ሓላፍነቱን ሓላፍነት መንግስትን ተረዲኡ ንከይቆጻጸሮ ነቲ ኣብ መንጎ ህዝብን መንግስትን ዝዝርጋሕ መቆጻጸሪ ሰነድ ሕገ-መንግስቲ ቅድም ዓጊትዎ ደሓር ከኣ “ሞይቱስ ተቐቢሩ” ኢሉ ዓዲ ኣውዒልዎ። ከምቲ “ባዕላ መምጽኢት ደርፊ ባዕላ መጥፍኢት ደርፊ” ዝበሃል ድማ ነቲ ኣብ ሓደ እዋን ሕገ-መንግስቲ ኣጽዲቐ ኢሉ ዝተነየተሉ ሰነድ፡ ደሓር ከኣ ባዕሉ ቀቲሉ ቀቢርዎ። እዚ ዘመልክቶ እቲ ቅድም ሕገ-መንግስቲ ምጽዳቑ እውን ንመዳሀለልን መዕደጊ ግዜን እምበር ካብ ልቢ ዝነቐለ ከምዘይነበረ እዩ። ካብዚ ሓሊፉ፡ ህዝቢ ሓቢሩ ብዛዕባ ጉዳዩ ከይዝቲ መሰል ውዳባን ሓሳብካ ምግላጽን ኣጊዱ። ናይ ዘይመንግስታዊ ሚድያ ምዕጻውን ጋዜጠኛታተን ምእሳርን እውን ካልእ ስልቲ ምድኻም ሓይሊ ህዝቢ ነይሩ። ናይ ዜጋታት ምእሳር፡ ምስዋርን ስልታዊ ቅንጸላታትን ድማ ምስዚ ደሚርካ ዝረአ እዩ። ኣብ ሕብረተሰብ እቲ ከም ህግደፍ ንዝኣመሰለ ጸረ ህዝቢ ምምሕዳር በዲህካ ለውጢ ኣብ ምምጻእ ዝግበር ቃልሲ መሪሕ ግዘ ዘለዎ ክፍሊ መንእሰይ እዩ። ህግደፍ መንእሰይ ኤርትራ ንገሊኡ ኣብ ዘየንቀሳቕስ መጀመርታኡ እምበር መፈጸምታኡ ዘይፍለጥ ወታደራዊ ኣርዑት ምጽማድ ወይ ዓዱ ገዲፉ ንክስድድ ምድፍፋእ ከኣ ካልእ ናይ ህዝባዊ ቃልሲ ሕቖ ንምስባር ዝተማህዘ ምንባሩ ህልዊ ኩነታት ኤርትራን ዓንዳሪት ህግደፍን መስካሪ እዩ። ሎሚ ኣብ ኤርትራ ከምቲ ኣብ በዓል ሱዳን ንዕዘቦ ዘለና ኣብ ኣደባባያት ከተማታት ኤርትራ ወጺኡ ምእንቲ ለውጢ ዝወፍር ዝተወደበ መንእሰይ ኣለናዶ? ኢልካ ምሕታት ናይ ግድን እዩ። እቲ መልሲ ከከም መላሲኡ እዩ። ዝተዳኸመ ዕድል ምዃኑ ግና ካብ ማንም ዝተሰወረ ኣይኮነን። ኣብ ክልላት ኢትዮጵያ፡ ትግራይ፡ ዓፋር፡ ኣምሓራን ኦሮሞን ዝዋጋእ ኤርትራዊ መንእሰይከ ኣሎዶ? ናይ ዝብል ሕቶ መልሲ ግና ብዘየማትእ “እወ” እዩ። ነዚ ኣብ ዘይጉዳይካ ኢድ ኣእታውነት ሰራዊት ህግደፍ ክሳብ መቃድሾ ዝመጥዎ ወገናት’ውን ኣለዉ። ስለዚ ነቲ “ልኡላውነት ኣውሒሱስ፡ ሓርነት ዝተነፍጎ ህዝቢ” ዝብል ብሂል ናብ “ሓርነቱን’ውን ብቃልሱ ዘውሓሰ ዕቱብ ህዝቢ” ናይ ምቕያሩ ሓላፍነት ናይቲ ሓርነቱ ዝተነፈገ ውጹዕ ህዝቢ እዩ። ሰብኣዊ ረዲአት ዝጸዓና መካይን ናብ መቐለ ኣቕኒዐን Friday, 18 March 2022 08:56 Written by ቤት ጽሕፈት ዜና ሰዲህኤ ኣዲስ ስታንዳርድ ዝተባህለት መርበብ ሓበሬታ፡ ናይ ኢትዮጵያ ወጻኢ ጉዳይ ሚኒስተሪ ብምጥቃስ ብ17 መጋቢት 2022፡ 23 ዝተፈላለዩ ሰብኣዊ ረዲአት ዝጸዕና መካይን ካብ ከተማ ሰመራ ዓፋር ናብ ከተማ መቐለ ከም ዘቕነዓ ሓቢራ። በቲ ሓበሬታ መሰረት እተን 20 መግቢ እተን 3 ከኣ ነዳዲ ዝጸዕና እየን። መርበብ ኣዲስ ስታንዳር በወገና ናብቲ ጉዳይ ቅርበት ብዘለዎም ኣካላት ኣጻርየዮ ከም ዝበለቶ፡ እተን ዓበይቲ መካይን ድልዋትኳ እንተለዋ ጉዕዞ ናብ መቐለ ዝጅምራ ግና 18 መጋቢት 2022 እዩ። እቲ ብዛዕባዚ ጉዳይ፡ ካብ ሚኒስትሪ ወጻኢ ጉዳይ ኢትዮጵያ ዝተረኽበ ሓበሬታ ከም ዝገለጾ፡ ድሕሪ ሕጂ ነቲ ኣቕርቦት ንምዝያድ ረዲአት ጽዒነን ናብ ትግራይ ዘቕነዓ መካይን ኣብ መዓልቲ ናብ 40 ክብ ክብላ እየን። ምስዚ ብዝተተሓሓዘ 17 ኣብ ምቕራብ ሰብኣዊ ረዲአት ዝነጥፋ ኣህጉራዊ ትካላት ካብ 16 መጋቢት 2022 ጀሚረን ናብ ትግራይ መድሃኒት፡ ናይ ሕክምና መሳርሕን ናይ መግቢ ኣቕርቦትን ከጓዕዛ ፈቓድ ረኺበን ኣለዋ። እዚ ሓዲሽ ሰብኣዊ ረዲአት ናይ ምቕራብ ስጉምቲ ዝውሰድ ዘሎ፡ ኣብ ዝሓለፈ ሰሙን ውድብ ሕቡራት ሃገራትን ዝተፈላለያ ሰብኣዊ ኣካላትን፡ ዋላኳ ብነፈርቲ መድሃኒ ናብ ትግራይ ምቕራብ ቀጻሊ እንተሎ፡ ብሰንኪ ስእነት ነዳዲ ብፍላይ ናብቲ ገጠራት ይበጽሕ ከም ዘየለ ብምሕባር ምሕጽንታ ምስ ኣቕረባ እዩ። ዶ/ር ቴድሮስ ኣድሓኖም ገ/እየሱስ፡ ዳይረክተር ትካል ጥዕና ዓለም በወገኖም ብ16 መጋቢት 2022 ኣብ ዝሃብዎ ጋዜጣዊ መግለጺ፡ ዋላኳ ትካሎም 95 ሜትሪክ ቶን መድሃኒት ናብታ ብውግ ዝተሃስየትን ኣብ ዕጽዋ ዘላን ክልል ትግራይ ክጐዓዝ እንተዳለወ፡ ብመንግስቲ ፈቓድ ስለ ዘይተዋህበ ክሰልጥ ከምዘይከኣለ ሓቢሮም ነይሮም። ናብ ክልል ትግራይ ረዲአት ዝጐዓዘሉ መንገዲ ብክልል ዓፋር ስለ ዝኾነን ኣብቲ ከባቢ ኣብ መንጐ ሓይልታት ትግራይን ዓፋርን ዝካየድ ውግእ ቀጻሊ ስለ ዘሎ እዚ ኣቕርቦት ክቋረጽ ይኽእል እዩ ዝብል ስግኣት ኣሎ። ምስጢራዊ መገሻ ልኡኽ ህደፍ ናብ ኣዲስ ኣበባ Wednesday, 16 March 2022 09:09 Written by ቤት ጽሕፈት ሰዲህኤ ምስጢራዊ ልኡኽ ጉጅለ ህግደፍ ቅድሚ ሓደ ወርሒ ናብ ኣዲስ ኣበባ ገይሹ ከም ዝነበረ፡ ኢትዮ-ፎረም ዝበሃል ዘይመንግስታዊ መድያ፡ መጽሐት ፎረይን ፖሊሲ ብምጥቃስ፡ ኣብ ናይ 15 መጋቢት 2022 ፈነውኡ ሓቢሩ። በቲ ሓበሬታ መሰረት፡ ናይዚ ምስጢራዊ ልኡኽ ኣባላት እቶም ልሙዳት፡ ኣቶ ዑስማን ሳልሕ ሚኒስተር ወጻኢ ጉዳያት ኤርትራን ኣቶ የማነ ገብረኣብ (ማንኪ) ናይ ህግደፍ ፖለቲካዊ ሓላፍን ፖለቲካዊ ኣማኻሪ ዲክታተር ኢሳያስ ኣፈወርቅን እዮም። ኢትዮ-ፎረም ከም ዘስፈሮ፡ ናይዚ ምስጢራዊ መገሻ ናብ ኣዲስ ኣበባ ዓላማ፡ ኣብ ኢትዮጵያ ምስ ዝርከቡ ምዕራባውያን ዲፕሎማት ንምርኻብ እዩ ነይሩ። ምስጢራዊ ልኡኽ ህግደፍ፡ ኣብቲ ምስ ምዕራባውያን ዲፕሎማት ዘካየዶ ርክባት፡ ህግደፍ ኣብ ውግእ ኢትዮጵያ-ትግራይ ክኣትው እንከሎ፡ ምስ ፈደራላዊ መንግስቲ ኢትዮጵያ እቲ ውግእ ክሳብ ዝውዳእ ብሓባር ክቕጽሉ ስምምዕ ከም ዝነበሮም ገሊጹ። ብናይ ህግደፍ ልኡኽ ተረድኦ ናይቲ ውግእ መወዳእታ ህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ (ህወሓት) ክሳብ ዝጠፍእ ምቕጻል ከም ዝነበረ ብምጥቃስ፡ ኣብዚ እዋንዚ ምዕራባውያን መግስታት ንመንግስቲ ኣብይ ኣሕመድ ዓሊ፡ “ውግእ እንተቐጺልካ ረዲአትን ልቃሕን ከነቋርጸልካ ኢና” ይብልዎ ስለ ዘለዉ ዝተበገሰሉ ዕላማ ከየዕወተ፡ ናይ ዘተ መፍትሒ መንገዲ ይመርጽ ኣሎ። ስለዚ እዚ ተጽዕኖኹም ኣብ ልዕሊ መንግስቲ ኢትዮጵያ ኣቋርጹልና ናይ ምባል ዓሻ ተልእኮ ከም ዝነበረ እቲ ዜና ኣስፊሩ። ምስዚ ብምትሕሓዝ ህግደፍ፡ ኣምሓራ ኣብቲ “ንህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ ምጥፋእ” ዝብል ዕላማ ጸኒዑ ከም ዘሎን ህግደፍ ንኣምሓራ ንምስልጣንን ምዕጣቕን መደብኳ እንተለዎ፡ እንተኾነ ፈደራላዊ መንግስቲ ኢትዮጵያ ኣብ ውግእ ክቕጽል ቅሩብ ሰለ ዘይኮነ፡ እቲ ንሰራዊት ትግራይ ምስዓር ወይ ዕጥቂ ናይ ምፍታሕ ዝብል መደብ ክትግበር ከምዘይከኣለ፡ እዚ ሕቡእ ልኡኽ ህግደፍ ብዘይሕፍረት ንምዕራባውያን ዲፕሎማት ኣብ ኣዲስ ኣበባ ብምጥቃስ ምሕጽንታ ከም ዘቕረበን ሰማዒ እዝኒ ከምዘይረኸበን ዜና ኢትዮ-ፎረም ገሊጹ።። እቲ ዜና ኢትዮ-ፎረም ኣብ መወዳእታ ከም ዝጠቐሶ፡ ናይ ዞባ ቅርኒ ኣፍሪቃ ሰላም ክረጋገጽ እንተኮይኑ፡ ናይ ኤርትራ ብጽሒት ወሳኒ ስለ ዝኾነ፡ ምዕራባውያን ሃገራት ንርኢቶ ህግደፍ ኣብ ግምት ኣእትየን ተጽዕነኦን ካብ ፈደራላዊ መንግስቲ ኢትዮጵያ ከልዕላን እቲ ውግእ ሰራዊት ትግራይ ዕጥቁ ክሳብ ዝፈትሕ ንክቕጽል ዕድል ንክህባን ከም ዝተማሕጸነ ተጠቒሱ። ዶ/ር ኣብይ ኣሕመድ ምስ ክልተ ምክትላት ተመሪጾም Monday, 14 March 2022 20:46 Written by ቤት ጽሕፈት ዜና ሰዲህኤ (እዞም ኣብ ቅድሚት ደው ኢሎም ዘለዉ፡ ካብ ጸጋም ናብ የማን፡ ደመቀ መኮነን: ኣብይ ኣሕመድ፡ ኣደም ፋራሕ) ሰልፊ ብልጽግና ካብ 11 ክሳብ 13 መጋቢት 2022 ኣብ ዘካየዶ ቀዳማይ ጉባአኡ ዶ/ር ኣብይ ኣሕመድ ዓሊ ፕረሲደንት (ኦሮሞ)፡ ኣቶ ኣደም ፋራሕ (ሱማሌ)ን ኣቶ ደመቀ መኮነን ሓሰን (ኣምሓራ)ን፡ ከም ምክትል ፕረሲደንታት ብቐጥታ ከም ዝመረጸ ናይቲ ሰልፊ ልሳናት ሓቢረን። ኣብዚ ጉበአኡ 225 ኣባላት ማእከላይ ኮሚተ መሪጹ። እዚ ማእከላይ ኮሚተ ከኣ ካብ ውሽጡ 45 ዝኣባላቱ ፈጻሚ ሽማግለ ከም ዝመረጸን ከምኡ እውን 11 ዝኣባላቱ ናይ ኢንስፐክሺን ኮሚተ ከም ዝተመረጸ ናይቲ ሰልፊ ተሓቢሩ። ቅድሚ ምርጫ ኣብይ ኣሕመድ ናይቲ ሰልፊ ኣቦመንበር፡ ኣቶ ደመቀ መኮነን ምክትል ኣቦመንበር ኣቶ ኣደም ፋራሕ ከኣ ናይቲ ሰልፊ ቤት ጽሕፈት ሓላፊ እዮም ነይሮም። ካብቶም 45 ኣባላት ፈጻሚ 8፡ ካብቶም 11 ኣባላት ኢንስፐክሽን ከኣ 1 ደቂ ኣንስትዮ እየን። እዚ ሰልፊ ብልጽግና ንሰፊሕ ተሳተፎ ደቂ ኣንስትዮ በቲ ዝጀመሮ ከምዘይቀጸሎ ከም ዘመልክት ናይ ብዙሓት ተዓዘብቲ ርኢቶ እዩ። ናይቲ ሰልፊ መራሒ “ፕረሲደንት” ምባሉ ኣብ መጻኢ ንመንግስቲ ኢትዮጵያ ካብ ፓርላሜንታዊ ናብ ፕረሲደንታዊ ናይ ምቕያሩ መደብ ከም ዘሎ ዘመላኽት እዩ ዝብሉ ብዙሓት እዮም። ካብቶም ኣብ ፈጻሚት ተጠቒሶም ዘለዉ እሞ ኣብ ቀረባ ግዜ ኣብ ዝግበር መንግስታዊ ናይ ሓላፍነት ምቅይያራት ዝለዓለ ጽፍሒ ክሕዙ እዮም ዝበሃሉ፡ መብዛሕቶም ቅድሚ ጉባአ እውን ኣብ ዝለዓለ ጽፍሒ ዝነበሩ እዮም። እቶም ቅድሚ ጉባአ ኣብ ዝለዓለ ጽፍሒ ነይሮም ኣብዚ ሓድሽ መሪሕነት ዘይኣተዉ መብዛሕትኦም ካብ ኣምሓራ እዮም። ኣቶ ገዱ እንዳርጋቸው፡ ኣቶ ኣብርሃም ቧያለውን ኣቶ ላቀ ኣያለውን ከኣ ካብቶም ዝተገለፉ ኣምሓሩ እዮም። እዚ ጉባአ ኣብ ርእሲቲ ናይ ሰልፊ ፖለቲካዊ መደብ ዕዮን ቅዋምን ምጽዳቑ ብዛዕባቲ ኣብ ኢትዮጵያ ዘሎ ናይ ውግእ ኩነታት ኣብ ዘካየዶ ምይይጥ፡ ኣብ መንጎ ማእከላይ መንግስትን ክልል ትግራይን ንዘሎ ውግእ ብዝምልከት ኣብ ልዕሊ ህዝቢ ትግራይ ኣጋጢሙ ዘሎ ቅልውላው ዘርዚሩ፡ ብሰላማዊ መንገዲ ንምፍታሑ ኩሉ ዕድላት ክጥቀም እቲ ጉባአ ከም ዝወሰነ፡ ናይቲ ሰልፊ ናይ ህዝባውን ወጻኢን ርክባት ሓላፊ ዶ/ር ቢቂላ ሁሬሳ ኣፍሊጦም። ምስ ኤርትራ ንዘለዎም ዝምድና ኣብ ዝምልከት ከኣ ኣብቲ ድሕሪ ጉባአ ዝወጸ ደምዳሚ መግለጺ “ምስ ኤርትራ ዘለና ዝምድና ከነሕይሎ ኢና ዝብል ሓሳብ ኣለና” ዝብል ሓረግ ካብ ምስፋር ሓሊፉ፡ እቲ ዝምድና ኣብዚ እዋንዚ ብዛዕባ ዘለዎ ደረጃ ኣይጠቐሰን። እዚ ከምዚሉ እንከሎ፡ ንመስርሕን ውጽኢትን እቲ ጉባአ ብዙሓት ኢትዮጵያውያን ብትሪ ይነቕፍዎ ኣለዉ። ካብቶም ዝተመርጹ ካብ ብሄር ኦሮሞ ወይ ኦሮሞ ዝተሰማምዓሎም ኣባላት ካልእ ብሄራት ምዃኖም፡ ብልጽግና ጉባአ ከየካየደ ተመሪጸ ኢሉ ክሳብ ሎሚ ክመርሕ ምጽንሑ፡ እቲ መስርሕ ምርጫ እቶም ፕረሲደንትን ምክትላትን ኮይኖም ዝተመርጹ ባዕላቶም ዝመርሕዎ ምንባሩ፡ ከምኡ ከኣ ናይ ኢትዮጵያ ኮሚሽን ምርጫ ንከምዚ ዝኣመሰለ ዘይሕጋዊ ኣካይዳ ኣፍልጦ ምሃቡ ካብቶም ዝለዓሉ ዘለዉ ነቐፈታታት እዮም። ብሓፈሻ በዚ ጉባአዚ ኣቢልካ ዝመጽእ መሰረታዊ መፍትሒ የለን ዝብሉ ኢትዮጵያውያን ፖለቲከኛታት ብዙሓት እዮም። መርገጽ ህግደፍ፡ ኣሉታዊ መርኣያ ከም ልማዱ Friday, 11 March 2022 14:03 Written by ቤት ጽሕፈት ዜና ሰዲህኤ ህግደፍን ህዝቢ ኤርትራን እንታይን ምንታይን ምዃኖም ካብ ዝበርህ ነዊሕ ግዜ ኮይኑ እዩ። እዚ ክንብል እንከለና ከምቲ ገለ ኣባላት ህግደፍ ከሽኻዕልሉ ከለዉ፡ “ንሕና ንሱ፡ ንሱ ንሕና” ዝብልዎ ዝምድና ኣለዎም ማለትና ዘይኮነ “ዓይንን ሓመድን ወይ ሕቖን ከብድን” ምዃኖም ንምብራህ እዩ። እቲ ኣብ ኤርትራዊ ባይታ ዘሎ ኩነታት እተዳህሰስካ”ውን ነዚ እዩ ዘነጽር። ናይዚ ኣበሃህላ መጥመሪ ከኣ “ህግደፍ ብጉጃላዊ ባህታኡ እምበር፡ ብህዝባዊ ውድዕነት ዘይምእዘዝ ጉጅለ እዩ” ኢልካ ዝጠቓለል እዩ። ህዝቢ ኤርትራ ብሰንኪ ሕሱምን ዘይሓላፍነታውን ምምሕዳር ህግደፍ ዘሓልፎ ዘሎ ህይወት ክንድቲ ዝግብኦ ኣቓልቦ ሕብረተሰብ ዓለም ከም ዘይረኸበ ብግብሪ ክረአ ዝጸንሐ እዩ። እዚ ክበሃል እንከሎ ግና ብፍላይ ኣብቲ መወዳድርቲ ዘየብሉ ግህሰት መሰረታዊ ሰብኣዊ መሰላት ዝምልከት ሓሓሊፉ ዝረአ ዘይዕቱብ ድምጽታት ይስማዕ እዩ። ባይቶ ሰብኣዊ መሰል ውድብ ሕቡራት ሃገራት ፍሉያት ተኸታተልቲ ኮሚሽነራት መዚዙ ኩነታት ሰብኣዊ መሰል ኤርትራ ክከታተል ምጽንሑ ውሱን ተገዳስነት ከምዘሎ ዘርኢ እዩ። እንተኾነ እዞም ተኸታተልቲ ኣካላት በብግዜኡ ከቕርብዎ ንዝጸንሑ ለበዋታትን መፍትሒ ሓሳባትን ዘይምትግባሮም ናይቲ ዘይምግዳስ ምልክት እዩ። እዚ ዘይምግዳስ ሓደ ንህግደፍ ካብ ዘሻህረትዎ እዩ። ጉጅለ ህግደፍ ወጻዒ ተግባራቱ ኣብ ልዕሊ ህዝቢ ኤርትራ መሊኡ፡ ብፍላይ ናብ ጐረባብቲ ክፈስስ እንከሎ ግና ዓለምና ክትዛረበሉ ግድነት እዩ። ንሕና ግና ከምቲ “ላምሲ ፍርቂ ጐና ኣይትሰብሕን’ያ” ዝበሃል፡ ህግደፍ ኣብ ልዕሊ ህዝብና ዝፍጽሞ ገበናት ስለ እንፈልጦን ዘቐንዝወናን ህግደፍ፡ “ኣብ ከምዚ ዓይነት ዛዕባ ዘይሓላፍነታዊ መርገጽ ወሲዱ” ክበሃል እንከሎ፡ ኣብ ልዕሊ “ህዝበይ” ዝብሎ ዝጨከነ ኣብ ልዕሊ ካልኦት ክልውህ ስለ ዘይንጽበዮ፡ እንተ ንምግራም ወትሩ ንግረም ኢና፡ ግና ኣይሕደሰናን እዩ። ቅድም ኣብ ጉዳይ ኢትዮጵያ-ትግራይ ኢድ ምእታዉ፡ ሎሚ ኣብ ጉዳይ ዩከርይን-ሩሲያ ዝወስዶ ዘሎ ዓለም ዘስደመመ ዘይሓላፍነታዊ መርገጻት ከኣ ብኸምዚ ዓይኒ ኢና እንርእዮ። ኣጀማምራን ኣተሓሕዛን ውግእ ኤርትራን ኢትዮጵያን1998-2000፡ ኢድ ኣእታውነት ኣብ ውግእ ኢትዮጵያ-ትግራይ 2020፡ ሎሚ መርገጽ ህግደፍ ኣብ ውግእ ዩክረይን-ሩሲያ ኩሎም ኣብነታውያን መርኣያታት ኣሉታዊ ተግባራት ህግደፍ እዮም። ኣብዚ እዋንዚ በብኩርናዑ ዝውገዝ ዘሎ ኣሉታዊ መርገጽ ህግደፍ ክረአ እንከሎ “እዚ ደኣ ዘይ ልሙድ ተግባሩ እዩ” ኢልካ እትሓልፎ እምበር፡ ከም ሓድሽ ተረኽቦ እትወስዶ ኣይኮነን። ምናልባት፡ ምስሊ ኤርትራን ክብሪ ህዝባን ናብ ንቡር ዝመልስ፡ ንጥዑይ ጉርብትናን፡ ዲፕሎማስያዊ ውሕልነትን፡ ኣብ ግምት ዘእቱን ኣህጉራዊ ሕግታት ዘኽብርን ስጉምቲ እንተዝነብር ግና “ሓድሽ ተርእዮ” ተባሂሉ ዝዝረበሉን ዝነኣድን መኾነ። እዚ ብህግደፍ ክመጽእ ግና ሕልሚ እዩ። ምምሕዳር ህግደፍ ኤርትራዊ ጉዳይ ኣጀንዳኡ ካብ ዘይከውን ነዊሕ ኮይኑ እዩ። ምናልባት ናይቲ ጉጅለ መራሒ ሓሓሊፉ ኣብ መራኸቢ ብዙሃን ክቐርብ እንከሎ ቀንዲ ቆላሕታ ዝህቦ ኢትዮጵያዊ ዛዕባ እዩ። ንኤርትራ ኣብ ዝምልከት፡ ሃገር ንድሕሪት ተመሊሳ ከም ዘላ ዘረድኡ ባዕሉ ክዓሞም ዝነበሮ ብኩራታት እዩ ዝዝርዝር። እቲ ብኩራታት ብመን፡ መዓስን ብኸመይን ይምላእ ግና ከም ንዓኡ ዝምልከት ኣይወስዶን እዩ። እዚ ንጉዳይ ኤርትራ ክሳብ ክንድዚ ዘዋደቖ፡ ካብ ኤርትራ ወጻኢ ኣብ ቀረባን ርሑቕን ኣብ ዝእጐድ ህውከት ለኪሙ ንምጥፋእ ኣብ ምእታው ግና ዝቕድሞ የለን። ኣብዚ ኩነታትዚ ከኣ ናይ ኣሉታ ኣጀንዳ ኮይኑ መዛረቢ ይኸውን። ኣብ ኢትዮጵያ ዘሎ ውግእ ብሰላም ከይፍታሕ እሞ ህውከተኛ ኣጀንዳ ከይስእን የዕለብጥ ኣብ ዘለወሉ፡ ውግእ ዩክረይን-ሩሲያ ኣጋጢሙ። ህግደፍ ኣብዚ ፖለቲካዊ መጋርያ ክጥበስ ግዜ ኣይወሰደሉን። በይኑ ዝውስን እምበር፡ ዘላዝቦ መንግስቲ፡ ባይቶ ኮነ ካቢነ ስለ ዘየብሉ ከኣ ንቕልጣፈኡ ዘብዘብ ወሲኽሉ። እቶም ኣብ ከምዚ ኩነታት ድምጾም ከስምዑ ዝግበኦም “ኣባላት መሪሕነት ህግደፍ፡ ኣባላት ሃገራዊ ባይቶን ኣባላት ካቢነን” ዝብል ስማዊ መጸውዒ ዝሓዙ ኤርትራውያን ባእታታት ምስቲ ናይ ክሳብ ሕጂ “ኣብ ማይ ዝኣተወት ኣንጭዋ” ናይ ምዃን ተመኩሮም ተደሚሩ ኣይመሰሎምን እምበር ጽባሕ ከም ዘሕትቶም ርዱእ እዩ። ትርጉም ኢድ ኣእታውነት ህግደፍ ተደጋጋሚ ስለ ዝኾነ፡ ኣብዚ ናይ ዩክረይን-ሩሲያ በጺሑ ሓድሽ ክኸውን እምብዛ ትጽበዮ ኣይነበረን። ኣብቲ ካብ 193 ሃገራት 141 ዝደገፋሉን 35 ዝተዓቀባሉን ወራር ሩሲያ ኣብ ልዕሊ ዩኩረይን ዘውግዝ ውሳነ፡ ሩሲያ ባዕላ ምስ እትርከበን 5ተ ሃገራት ምቅዋሙ፡ ኣብቲ ካብ 47 ሃገራት 34 ሃገራት ዝደገፋሉን 11 ድምጸን ዝዓቀባሉን ግህሰት ሰብኣዊ መሰል ሩሲያ ኣብ ልዕሊ ህዝቢ ዩክረይ ዘውገዘ ውሳነ ባይቶ’ውን ንሩሲያ ኣሰንዩ ምቅዋሙ ኣዝዩ ኣገራሚ ኣሉታዊ መርኣያ ኮይኑ ተመዝጊቡ ኣሎ። እዚ ከምዚ ዓይነት ጽሉል መርገጽ ዝወሰደ ጉጅለ፡ ነታ ን30 ዓመታት ኣንጻር መግዛእትን ግህሰት ኩሉ መሰላትን ተቓሊሳ ዝተዓወተትን ጋና ፍረ ጻምኣ መሊኣ ዘየስተማቐረትን ሓዳስ ሃገር ኤርትራ ዝውክል ምዃኑ ከኣ ነቲ ኣሉታዊ ኣዛራብነቱ ፍሉይ ይገብሮ። እቲ ዘገርም እዚ ህግደፍ ኣብ ጉዳይ ዩክረይን-ሩሲያ ዝወሰዶ ኣቕጣጫ፡ ምስቲ ንኤርትራ ዝበዝሑ ስደተኛታት ዘመዝገበት፡ ኣብ ኣፍሪቃ ናይ ሰሜን ኮርያ ምስሊ ዝሓዘት፡ ብምዕጻው ናጻ ሚድያን ምእሳር ጋዜጠኛታተንን ተወዳዳሪ ዘይረኸብት፡ እንኮ ንዜጋታታ ክታበት ኮሮና ቫይረስ ዝኸለአት፡ እናተባህለት ብናይ ኣሉታ ኣብነት ክትግለጽ ንዝጸንሐት፡ ኣብዚ ንዛረበሉ ዘለና ውግእ እውን ወራርን ግህሰት ሰብኣዊ መሰልን ደጊፋ ዘድመጸት እንኮ ኣፍሪቃዊት ሃገር እናተባህለት ብሕማቕ ትለዓል ኣላ። ህግደፍ ነዚ ኩሉ ኣሉታዊ ስጉምትታት ብእኩይ ሕሳብ እዩ ዝወስዶ። ኣብቲ ሕሳቡ ነቲ ንሱ ኣብ ልዕሊ ኤርትራን ህዝባን ዝፍጽሞ ዘሎ ግህሰታትን ኣብ ዘይጉዳዩ ኣትዩ ዝዋግኦ ዘሎን ቅኑዕ ንምምሳል ዝዓለመን እዩ። እቲ ዘሕዝን ግና ከምቲ፡ “ካብ ጸጊበን ዝዕንድራስ፡ ዝዕንዳራ ርእየን ዝዕንድራ ይበዝሓ” ዝበሃል፡ ደድሕሪዚ ጉጅለ ዝዓብዱ ኤርትራውያን ምህላዎም እዩ። ቀንዲ መልእኽትና ከኣ ናብዚኣቶም ኮይኑ፡ “ዳሕራይ ካብ ትጠዓሱ፡ ሎሚ ናብ ልብኹም ተመሊስኩም ዓገብ በሉ” ዝብል መልእኽትና ንምትሕልላፍ እዩ። ጋዜጣዊ መግለጺ ቤት ጽሕፈት ማሕበራዊ ጉዳያት ሰዲህኤ Wednesday, 09 March 2022 22:09 Written by ማሕበራዊ ጉዳያት ቤት ጽሕፈት ምምሕዳር ቤት ጽሕፈት ማሕበራዊ ጉዳያት (ሰ.ደ.ህ.ኤ.) ብ5 መጋቢት 2022 ኣብ ዘሰላሰሎ ኣኼባ ንኣተሃላልዋን ምዕብልናታትን ክፍልታት ቤት ጽሕፈት ማሕበራዊ ጉዳያት፡ ብዝርዝርን ዕምቆትን ተመያይጡን ገምጊሙን። ጽማቝ ነጥብታት ገምጋሙን ውሳኔታቱን እነሆ ከምዚ ዝስዕብ: ን37 ዓመቱ ንኤርትራውያን ስደተኛታት ቆልዑ ኣገልግሎቱ፣ ካብ 1ይ ክሳብ 8ይ ክፍሊ ኣብ ዓመት ክሳብ 800 ዝበጽሑ ተመሃሮ ዘምህር፡ ቤት ትምህርቲ ወድሸሪፈይ-ከሰላ ዝምልከት ጉዳያት ብዝርዝር ገምጊሙ። ናይዚ ዓመት’ዚ ኣካዳምያዊ ዕማማቱ ብግቡእ ይቕጽል ከምዘሎ፣ ንመካየዲኡ ዘድሊ ባጀትን ዘጋጥም ሕጽረታትን ካብ ዝቐረበሉ ጽብጻብ ድሕሪ ምግንዛብ፡ ነቶም ክምውሉዎ ዝጸንሑ ግብረሰናይ ማሕበራትን ለጋሳት ኤርትራውያንን ብምምስጋን፣ ወፈያኦም ክብ ከብሉ ጸዊዑ። ምምሕዳር’ውን ንጥፈታቱ ከዛይድ ተሰማሚዑ። ምምሕዳር ቤት ጽሕፈት ንንጥፈታት መደብ ማዕዶ-ወላዲ፣ ምዕብልናታቱን ዘጋጥሞ ሕጽረታትን ተመልኪቱን መፍትሒታት ኣሚቱን። ከምኡ’ውን ንመደበር ማሕበር ኣካለ ጽጉማን ንምሕጋዝ ምምሕዳር ቤት ጽሕፈት ምስ ኣካያዲ ቦርድ ናይ ማሕበር ኣካለ ጽጉማን ብምትሕብባር ኣበርክቶታቱ ከቕጽል ኣገንዚቡ። ብሃንደበት ኣብ ምሉእ ዓለም ዝተላብዐ ሕማም ኮሮናቫይሩስ፤ መንግስታትን ኣህጉራዊ ትካላትን ብቐዳምነት ድሕነት ህዝቦም ንምርግጋጽ፡ ኣብ ሓበሬታ፣ ምንቕቓሕን መምርሕታትን ምሃብ ኣትኵሮም ብምንጣፍ፣ ንምቁጽጻሩን ንምጥፍኡን፣ መድሃኒት ክታበት (ቫክሲን) ምሂዞም ካብ ምልባዕ ክዓግትዎን ህዝቢ ናብ ንቡር ሂወቱን ንጥፈታቱን ከም ዝምለስ ጌሮሞን ኣለዉ። እተን ድኻታት ሃገራት ንዝተለገሰለን መድሃኒትን መከላኸልን ተቐቢለን ክነጥፋ ከለዋ፡ እታ እንኮ ንዝተለገሰላ ክትባት ዘይትቕበልን ኣብ ድሕነት ህዝባ ዘይትነጥፍን መንግስቲ ኤርትራ ብምዃና ከምዘሕዘኖ ብምግላጽ: ህዝቢ ኤርትራን ዝምልከቶም ኣህጉራዊ ትካላትን ዓለምን፣ ኤርትራ ኣካል ማሕበረሰብ ዓለም ብምዃና፡ ግቡእ ኣገልግሎት እትረኽበሉ ዕድል ንምፍጣር ክጽዕቱ፣ ምምሕዳር ቤት ጽሕፈት ጸዊዑን ተማሕጺኑን። ምምሕዳር ሽማግለ ንኤርትራውያን ስደተኛታት ኣብ ምሉእ ዓለም ብፍላይ ድማ ኣብ ኢትዮጵያ ክካየድ ዝጸንሐን ዝቕጽል ዘሎን ኣስካሕካሒ ግፍዕታት ብዝርዝር ተመያይጡን ገምጊሙን እዚ ዝስዕብ ትዕዝብቲ ኣስፊሩ። 1) ድሕሪ ኣብ ትግራይ ውግእ ምጅማሩ ካብተን ኣብ ትግራይ ዝነበራ መደበር ስደተኛታት እተን ክልተ ማለት ሽመልባን ሕንጻጽን ምሉእ ብምሉእ ፈሪሰን ኣብኣተን ዝነበሩ ስደተኛታት ከም ዝተበታተኑ ዝዝከር እዩ። እተን ዝተረፋ ክልተ መደበራት ማይዓይኒን ዓዲ ዓርሽን እውን ኣብቲ ውግእ ዝካየደሉ ቦታ ዝርከባ ብምዃነን ዘይውሑሳት ካብ ዝኾና ነዊሕ ግዜ ኮይኑ እዩ። ኣብዘን መደበራት ብውግእ ብጥሜትን ሕማምን ምማት ስደተኛታት ንቡር ካብ ዝኸውን ነዊሕ ግዜ ኮይኑ ኣሎ። 2) ነዞም ኣብ ማይ ዓይንን ዓዲ ሓርሽን ዘለዉ ውሑስ ተባሂሉ ኣብ ከባቢ ዳባት (ኣስታት 90 ኪሎሜትር ካብ ጎንደር) ናብ ዝተኸፍተ ሓድሽ መደበር ምሉእ ብምሉእ ምስጋሮም ኣይሰለጠን። ዝተጀመረ ግና ኣሎ። ምኽንያቱ እቲ መሰጋገሪ መንገዲ ቦታ ውግእ ስለ ዝኾነን ብሰንኪ ናይ መራኸብን መጐዓዝን ጸገማት ሰራሕተኛታት ላዕለዋይ ኮሚሽን ስደተኛታት ክንቀሳቐሱ ስለ ዘይከኣሉ። እቲ ውግእ እንዳሰፈሐ ስለ ዝኸደ እቲ ሓድሽ መደበር እውን ቦታ ውግእ ከይከውን ስግኣት ኣሎ ። 3) ኣብ ክልል ዓፋር ዝነበሩ መደበራት ኣብዓላን ኣስሓይታን እዮም። እዞም መደበራት ድሒሩ ኣብ መንጎ ሰራዊት ህውሓትን ናይ ዓፋር መልሻን ውግእ ዝካየደሎም ምስ ኮኑ ፈሪሶም እዮም። ኣብዘን መደበራት ዝነበሩ ኤርትራውያን ዓፋር ስደተኛታት ተበታቲኖም ናብ ከባቢ ዋና ከተማ ክልል ዓፋር ሰመራ ገጾም ፋሕ ኢሎም ኣብ ትሕቲ ሓያል ጸገም ኣለዉ። ኣብቲ መስርሕ ዝሞቱ፡ ዝጠፍኡን ዝተዓመጻን ኣለዉ። እቲ ዘጋጠሞም ጉድኣት ምስቲ ናይ ትግራይ መደበራት ዝመሳሰል እዩ። ነቲ ምብትታንን ቅትለትን መን ከም ዝፈጸሞ ህወሓትን ኣብ ጐኒ ዓፋር ኮይኑ ዝዋጋእ ዘሎ ሰራዊት ህግደፍን ዝካሰስሉ ዘለዉ እዩ። 4) ኣብ ኣዲስ ኣበባ፡ ካብ ኩሉቲ ዝፈርስ ዘሎ መደበራት ዝሃደሙ ብዙሓት ኤርትራውያን ስደተኛታት ኣለዉ። ናይዞም ዝደተኛታት ሕቶታት ክምልስ ዝግብኦ “እንዳ ኣራ” ዝበሃል ቤት ጽሕፈት ስደተኛታት ኣብ ኣዲስ ኣበባ ብተግባር ይሰርሕ የለን። በዚ ምኽንያት ነዞም ስደተኛታት ሓድሽ መንበሪ ፈቓድ ዝህቦምን ነቲ ነባር ዘሕድሰሎምን ኣካል የለን። ብዙሓት ብዝተፈላለዩ ምኽንያታት ናብ ሳልሳይ ሃገር ክኸዱ ወዲኦም ካብቲ ስደተኛታት ዘመሓድር ኣካል ወረቐት ስኢኖም ቀንፈዘው ዝብሉ ኤርትራውያን ስደተኛታት ኣለዉ። ብዛዕባ መግቦም፡ መጽለልን ካልእ መሰረታዊ ነገራትን ዝሓስበሎም የለን። 5) መንግስታት ኤርትራን ኢትዮጵያን እዞም ስደተኛታት ዝረኽብዎ ኣገልግሎት ዓጺኻ ምጽቃጥ እሞ ተስፋ ቆሪጾም ከም ዝበታተኑ ወይ ዓቕሎም ምስ ጸበቦም ናብ ኤርትራ ከም ዝምለሱ ምግባሮም ዝወሰኑ እዮም ዝመስሉ። መንግስቲ ኤርትራ ኣብቲ መጀመርያ ዘድልይዎ ምስ ኣሰረን ሰወረን ሎሚ ንስደተኛታት ብዙሕ ዝግደሰሎም ኣይመስልን እዩ። ኣብዚ እዋንዚ ኣብ ኢትዮጵያ ኣስታት 80 ሺሕ ኤርትራዊ ስደተኛ ከም ዘሎ ይግመት። መንግስቲ ኢትዮጵያ፡ ዝምልከቶም ሰብኣውያን ማሕበራትን ኣህጉራዊ ትካላትን ነዞም ኤርትራውያን ስደተኛታት ክሳብ ሕጂ ዝግባእ ኣቓልቦን ረድአትን ይገብርሎም ከምዘየለዉ፡ ምምሕዳር ቤት ጽሕፈት ማሕበራዊ ጉዳያት ገምጊሙን ተገንዚቡን። ስለዚ ብመሰረት ንስደተኛታት ዝምልከት ኣህጉራዊ ሕግታት ዝግባእ ኣቓልቦን ሓገዝን ክግበረሎም ይጽውዕን ይምሕጸንን።
ንጋዜጠኛታት ዝሕለቕ ትካል CPJ Africa መንግስቲ ኢትዮጵያ ንናይ ኒው ዮርክ ታይምስ ሪፖርተር ሳይመን ማርክስ ምብራሩ ኮኒኑ።ናይ ፕረስ ፍቓዱ ኣብ መጋቢት ዝተሰረዘ ክኸውን ከሎ ትማሊ ሓሙስ ሰበስልጣን ኣብ ቁፅፅር ብምውዓል ሰጕጎምዎ ኣለው።እዚ ዝኸውን ዘሎ ዝተናውሐ ናይታ ሃገር ምርጫ ቅድሚ ሓደ ወርሒ እዩ ይብል CPJ ብትዊተር ኣብ ዝዘርግሖ መልእኽቲ። መንግስቲ ቀዳማይ ምንስቴር ኣብይ ኣሕመድ ነቲ ምብራር ብምስሓብ ሳይመን ማርክስ ናብ ኢትዮጵያ ተመሊሱ ብነፃነት ክሰርሕ ፀዊዑ ኣሎ።እቲ ምስጓግ መንግስቲ ኢትዮጵያ ፀብፃባት ብፍላይ ድማ ግጭት ትግራይን ምርጫን ንምቁፅፃር ዝኸደሉ ንውሓት ኣብነት እዩ ኢሉ CPJ። ኣብ ኢትዮጵያ ኣብቶም ዝሓለፉ ክልተ ዓመታት ነፃነት ፕረስ ከምዘንቆልቆለን ቀዳማይ ምንስቴር ኣብይ ቀዳማይ ምንስቴር ኣብ ዝኾንሉ እዋን ዝነበረ ተስፋ ኣብ ግምት ብምእታው ዘጉሂ እዩ ኢሉዎ ኣሎ። ኣብ ሕቡራት መንግስታት ኣምባሳደር ዩናይትድ ስቴትስ ሊንዳ ቶማስ ግሪን ፊልድን ኣብ ኢትዮጵያ ኣምባሳደር ኢንግሊዝን እውን ኣብ እዚ ሰሙን ብትዊተር ኣቢሎም ስኽፍትኦም ገሊፆም ኣለው። ኣምባሳደር ሊንዳ ፆታዊ ዓመፅን ንጋዘጠኛታት ዒላማ ምግባርን ሓዊሱ ኣብ ትግራይ ዝቐፀለ መግሃስትታት ሰብኣዊ መሰላት ኣዚዩ ዘሻቕል እዩ፤ፈፀምቱ ክኣ ክሕተቱ ኣለዎ ኢለን።ኤርትራ ቅድሚ ሓደ ወርሒ ዝኣተወተቶ ቃል ወታደራታ ካብ ኢትዮጵያ ክተወፅእ ኣለዋ ኢለን ኣምባሳደር ሊንዳ። ኣምባሳደር ኢንግሊዝ ኣብ ኢትዮጵያ ኣላስቴይር ሚክፌይል ብወገኖም ኣብ ኢትዮጵያ ናይ ምፅብፃብ መሰሎም ዝምንጠሉ ዘለው ጋዜጠኛታት ዘሻቕል እዩ ብፍላይ ድማ ናይ ትግራይ ኩነታት ኣብ ግምት ብምእታውን እታ ሃገር ናብ ምርጫ ትምርሽ ኣብዘላትሉን እዋን ምዃኑ እዩ ኢሎም ብናይ ቲዊተር መልእኽቶም።ሰበስልጣን ጋዜጠኛታት ህዝባዊ ኣገልግሎት ዝህቡ ምዃኖምን ስርሖም ክሰርሑ ምፍቃድን ክርድእዎ እፅውዕ ኢሎም። ዕለታዊ ፈነወ ድምጺ ኣመሪካ 05/12/2022 ፈነወ ድምጺ ኣመሪካ ቋንቋ ትግርኛ ታሕሳስ 5,2022 ፈነወ ድምጺ ኣመሪካ ቋንቋ ትግርኛ ታሕሳስ 5,2022 ዜና -ኮሚተ ቀይሕ መስቀል ናብ ክልል ትግራይ ሓገዝ ምቕጻሉ ይገልጽ: ኣዛዚ ሓይልታት ትግራይ 65 ሚእታዊት ካብ ሰራዊት ካብ ቕድመ ግንባር ምስሓቡ ይገልጹ: ኣብ ናይጀርያ ዘጋጠመ መጭወይቲን ሰራዊት ሶማል ንቁልፊ ቦታ ካብ ኣልሸባብ ምምንዛዑ ይገልጽ ዝብሉ ይርከብዎም ዜና ስፖርትን መደብ ሳይንስን ቴክኖሎጂን የጠቓልል
ቢቢሲ ትግርኛ ኣብ ዝጸውዖ ፈላሚ ውድድር ግጥሚ᎓ ብዓይነቱን ጆኦግራፊያ ዝርጋሐኡን፣ እሞ ከኣ ኣብ ክልተ ሃገራት ንዘሎ ተዛራቢ ቋንቋ ትግርኛ ከሳትፍ ዝኽእል ከም ምዃኑ መጠን ትጽቢቱ ዓቢ’ዩ ነይሩ። ዕዉታት’ቲ ውድድር ተፈሊጦም᎓ ሓደ ካብቶም “ብዙሕ ዝተጸበዩ” ደያኑ–ዶክተር ዮሃንስ ኣሰፋው–ከም “ዘይተሓጐሰ” ምስ ሓበረን ብቐንዱ ከኣ ኣቦ-መንበር መማዪት ኮሚተ’ቲ ውድድር ጋዜጠኛ ኣማኑኤል ሳህለ᎓ ምስ ቢቢሲ ሰፊሕ ቃለ-መሕተት ድሕሪ ምግባሩን ግን ኣተኵሮ ናብቶም መመይቲ ክዛዙ ግድን’ዩ። ኣማኑኤል ሳህለ ምስ ጋዜጠኛ ቢቢሲ ትግርኛ (ኣብ መላግቦ ብምጥዋቕ ነቲ ቃለ-ምልልስ ምክትታሉ ይከኣል) ኣቶ ግርማይ ገብሩ ኣብ ዝገበሮ ጻንሖት᎓ “ግጥሚ ክብሃል ከሎ ናይ ስምዒት ነገር እንድዩ፣ ሓደ ሰብ’ውን ክመምዮ ከሎ ብስምዒት’ውን ከመዝኖ ይኽእል’ዩ” ድሕሪ ምባል᎓ ንግጥሚ ካብ ስዲ ንባብ ዝፈልዮ “ብቐንዱ’ውን ንስምዒት ናይቲ ሰብ ዝቕስቅሶ” ምዃኑ ገሊጹ። ግጥሚ ብቕስቃሰ ስምዒት ጥራይ ዝግለጽ ዘይኰነስ ርእሱ ዝኸኣለ ጥበብ᎓ ቅርጺን መልክዕን ዘለዎ ዓውዲ ስነ-ጽሑፍ ምዃኑ ቀደም ኣብ መዓልቦ ዝበጽሐ ክትዕ’ዩ። ምናልባት ኣማኑኤል ሳህለ ንመግለጺ ካልኣዩ ዳኛ ዶክተር ዮሃንስ እንተ ዝሰምዖ’ውን ኣብቲ ዓውዲ ዝሓሸ ርድኢት ምሃለዎ። ኣብ ግጥሚ ኣዝዩ ጥማዓዊን ሓውሲ ናብ ምጽያን ገጽ ዝኸደን ርድኢት ብዘለዎ ኣቦ-መንበር መማዪት ኮሚተ ንዝተፈርደ ግጥምታት ንምግማት ኣየጸግምን። (ኣማኑኤል ሳህለ᎓ ብዙሓትን ሕሉፍ ኣድናቖት ዘለዎምን ሰዓብቲ ስለ ዘለዎ᎓ በዚ ጽሑፍ ዝቕየሙ ንምግማቶም ኣየጸግመንን።) (ይዅን።) ብኣገላልጻ ኣማኑኤል ግጥሚ ብዝቕስቅሶ ስምዒት ደኣ ይመዘን እምበር᎓ ደያኑ ግን “ፍትሒ መታን ክህሉ” መበቈላውነት᎓ ኣነዳድቓ ቃላት᎓ ዋሕዚ ሓሳባት᎓ ቅኒትን ቤትን ዝብል መምዘኒ ቅጥዕታት ተጠቒሞም’ዮም። ንግጥሚ ብጌጋ ዝርድኡ ደያኑ ክሳብ ዝተኣከቡ᎓ ክንዲ ዝወርጸጸን ዝተነፍየን መምዘኒታት እንተቐረበ ትርጕም ስለ ዘይብሉ᎓ ኣገዳስነት ናይቲ ዝርዝር ኣይተራእየንን። ወግዒ ካብ ምልባሱን ንተራ ተዓዛቢ ምዕሩይ ፍርዲ ምንባሩን ልዕሊ ምሕባር ግን ኣብ ውጽኢት ተራ ክህሉዎ ኣይጽበን። ንሓደ ግጥሚ በቲ ዝቐረቦ ቅርጺን ትሕዝቶን ደኣ’ምበር ኣቐዲሙ ብዝተነድፈ መዐቀኒታት ምምዛን ከም ዘይከኣል ከኣ መሰረታዊ ነጥቢ’ዩ። ንውድድር ዝቐረበ ግጥምታት ብቕዓቱ ምስ ተሓተተ᎓ ምስቲ ቀደም “ዘንብቦ ዝነበረ ግጥምታትን ኣውሎታትን ከም ናይ በዓል ንጉሰ እልፉ” ብምውድዳር ዕምቈት ከም ዘይረኸበሎም ኣይሓብአን። ደጋጊሙ የውስኦ ከም ዝነበረን ካብቲ ዝህቦ ዝነበረ ኣብነታትን ምርዳኡ ዘየጸግምን᎓ ኣማኑኤል ኣብ መንጎ ናይ ጽሑፍ ግጥሚ᎓ ናይ ደርፊ ግጥሚ (ሕደማ)᎓ ኣውሎን/ማሰን ዘሎ ፍልልይ ዝተገንዘበ ኣይመስልን። ክንዲ ዝዀነ ከኣ’ዩ መንእሰይ ሎሚ–ከም ኣበሃህላኡ–ናይ ትምህርቲን ንባብን ዕድል ስለ ዘይብሉ᎓ በቲ ዘሎ ደረጃ (ብኻልኣ ኣዘራርባ ዝተሓተ መምዘኒ ደረጃ) ክመምዩ ከም ዝተገደዱ ዝገልጽ። ካብ ኣፋዊ ናብ ጽሑፋዊ መበሃሃሊ ንዝተሰጋገረ ሕብረተሰብ ግን ናብ ጥንቲ ስለ ዘይምለስ ማዕረ’ቶም ማሰኛታትን መላቐስቲን ቀደም ብሓደ ምምዛን ኣይከኣልን፣ ብቐንዱ እቲ ዓውዲ’ውን በበይኑ’ዩ። ንዕብየት ግጥምታት ትግርኛ ብዓለም ደረጃ ርእይቶኡ ክህብ ዝተሓተተ ኣማኑኤል᎓ ቅድሚ ነታ ሕቶ ምምላሱ᎓ “ግጥሚ” ዝብል ኣገላልጻ ኣብ ትግርኛ ጌጋ ርድኢት ከም ዘለዎ’ዩ ኣብሪሁ። “ብኪ᎓ ብካ᎓ ብና ዝውድእ እንተዀይኑ” ግጥሚ ከም ዝሕሰብ ከኣ ሓቢሩ። (ኣይፋሉን ኣቶ ኣማኑኤል! ብሓደ ድምጺ ምውዳእ᎓ ንተራ ሓለፍቲ መገዲ እንድዒ ደኣ’ምበር ኣብቲ ሞያ ቅርበት ንዘለዎምን ገጠምቲን᎓ ኣብ ትግርኛ ግጥሚ ተሰይሙ ኣይፈልጥን።) ኣስዒቡ ድማ ንፉዓት ማሰኛታት ትግርኛ ደኣ ይንበሩ’ምበር ናይ ሎሚ ጽሑፋዊ ግጥሚ ዝተሓተ ደረጃ ከም ዘለዎ ተዛሪቡ። ድሒሩ ኣብ ዝሃቦ መግለጺ ደኣ ባዕሉ የውክኦ’ዩ’ምበር᎓ ኣማኑኤል ምስ ዘመናውያን ገጠምቲ ትግርኛ ገና ኣይተላለየን። ኣብ ዘረባኡ ንሓደ ኤርትራዊ ገጣሚ᎓ ሰሎሞን ጸሃየ᎓ እሞ ንሳ ድማ ብግጥሙን መጽሓፍ ግጥሙን ዘይኰነስ ብናይ ማሰን መልቀስ እኩብ ግጥምታት ጥራይ’ዩ ጠቒሱ። ኣብ ትግራይ ዘሎ ገስጋስ ግጥሚ ስለ ዘይፈልጦ᎓ በቲ ኣዕረየ ዝፈልጦ ናይ ኤርትራ ኣዝዩ ውሑድ ኣብነት ክጠቅስ። እቲ ዝርዝር ነዊሕ ስለ ዝዀነ ኣብዚ ዝጠቕሶ ንመርኣዪ ኣብነት ጥራይ’ዩ። ብዅሉ መለኪዕታቱ ኣብ ዓለማዊ ደረጃ ተወዳዳሪ ስነ-ጽሑፋዊ ብቕዓት ዘለዎ ግጥሚ (ብሕልፊ ከኣ ኣብ ኤርትራ) ከም ምዃኑ ሞያውያን ስነ-ጽሑፍ ይዛረቡ። ናብ ብዙሓት ቋንቋታታ ዝተተርጐመ ግጥምታት ዶክተር ርእሶም ሃይለ፣ ካብ ሰለስተ ቋንቋታት ኤርትራ ናብ እንግሊዘኛ ተተርጒማ ዝተሓትመት Who Needs a Story? (2005)፣ ብግርማይ ገብረመስቀል ዝተሳናደወት እኩብ ግጥምታት ቃልሲ (መዝሙር ተጋዳላይ)፣ እኩብ ግጥምታት ሰሎሞን ጸሃየ (ሳሕል)፣ እኩብ ግጥምታት ኢሳያስ ጸጋይ (ለሚን-ለሚነይ)፣ እኩብ ግጥምታት ሃይለ ቢዘን (ብድሕሪ ማዕጾ)፣ ብመጽሓፍ ዘይተሓትሙ ግን ከኣ ኣፍቃሪ ግጥሚ ኤርትራ ወትሩ ዝደጋግሞም ግጥምታት በየነ ሃይለማርያም፣ ብቕርጾምን ቅዲ ኣጸሓሕፋኦምን ዝተፈልዩ ኣብ መስርሕ ሕትመት ዘላ ግጥምታት ተስፋማርያም ወልደማርያም፣ ካብ መንእሰያት ከኣ ኣማኑኤል ኣስራት፣ እኩብ ግጥምታት መለስ ንጉሰ (ዘሎ’ዩ ዝህሉ)፣ ሕጂ ንዕዳጋ ዝወረደት እኩብ ግጥምታት ግርማይ ኣብርሃም (ርቀትካ ዕጣን)፣ እኩብ ግጥምታት ግርማይ ኣስፍሃ “ዓንቂ” (ገንዘብ’የ ዝምርዖ)… እቲ ዝርዝር ኣዝዩ ብዙሕ ደኣ ይዅን እምበር ካብ መንእሰያት ገጥምቲ’ው ከምእኒ ብርሃነ ገብረሂወት᎓ ጸጋይ መሓሪ (ተመርዖ)᎓ ቀሺ ዮናስ ወልደሩፋኤል᎓ ቦኽረ ገብረየሱስ᎓ ገብረሂወት ጸሃየ… ወዘተ. ምጥቃስ ይከኣል። ንመረረ ደያኑ ውድድር ግጥሚ ቢቢሲ ምስ ሰማዕኩን ደጋጊሞም “ትሕቲ ትጽቢት” ምንባሩ ምስ ጠቐሱን᎓ ምናልባት እቶም ጽቡቕ ደረጃ ብቕዓት ግጥሚን ርድኢትን ዘለዎም ዘይተሳተፉ ክዀኑ ኣለዎ ስለ ዝበልኩ ክሓትት ጀሚረ። ብሕልፊ እቶም ኣብ ዘመናዊ ግጥሚ ኤርትራ ዘየከራኽር ስም ዘለዎም ገጠምቲ ከም ዝተሳተፉ ከረጋግጽ ክኢለ ጥራይ ዘይኰንኩስ ናብቲ ውድድር ዝለኣኹዎ ግጥምታት’ውን ኣንቢበዮ። ካብ መልሲ ኣማኑኤል ምርዳኡ ዘየሸግር ግን ዘመናዊ ግጥሚ ፈጺሙ ከም ዘይፈቱን ዘይፈልጥን’ዩ። “ኵሉ ቀደም ነይሩ” ምስ ዘስምዕ ቃናኡ᎓ ስለምታይ ክመዝን ተሓርዩን ተሰማሚዑን ከኣ ዝዓበየት ሕንቅል-ሕንቅሊተይ’ያ። ካብተን ዘንበበን ሰላሳ ግጥምታት ተበጊሱ ግን ንመንእሰያት ገጠምቲ ምኽሪ ካብ ምሃብ ኣይንሓፈን። ብዘይካ’ቲ ተደጋጋሚ ዘጓነፎ ስሕተት ፊደላት᎓ ናይ ስዋስው ጌጋታት ከም ዘስተወዓለን ክእረም ከም ዘለዎን’ውን ምኽሩ ለጊሱ። (ንእሽቶ መዘኻኸሪ፤ ግጥሚ ብቐንዱ ንሕጊ ስዋስው ኰነ ኢሉ ዝሰብር ዓውዲ ስነ-ጽሑፍ’ዩ።) ኪንዮ ተዛረብቲ ቋንቋ ትግርኛ ሰጊሩ᎓ መታን ዝያዳ ዕምቈት ክህሉዎም᎓ ኣቶ ኣማኑኤል᎓ ኣህጉራዊ ኣብነታት ከምጽእ ምስ ጀመረ ከኣ ኣብቲ ዓውዲ ዘለዎ ኣመና መባእታዊን ጥማዓዊን ርድኢት ተገሊጹ። ከምቶም ንግጥሚ ብሳልሳይ ኣፍ ቅብብል ዝፈልጡዎ ድማ ሸኪስፔር᎓ ፈረንሳዊ ራምቦ (Arthur Rimbaud)᎓ መዝሙር ዳዊትን ቅዱስ ቍርዓንን’ዩ ዘርዚሩ። መንእሰያት ኣብ ፍቕሪ ጥራይ ኣተኲሮም ምጽሓፎም ሓደ ካብቲ ድኻማት ምዃኑ ዝጠቐሰ ኣማኑኤል᎓ ንረቂቕ ዓለም (supernatural) ኣመልኪቶም ክጽሕፉ’ዩ ምኽሪ ለጊሱ። (ካልኣይ መዘኻኸሪ፤ እቲ ምኽሪ ብቐንዱ ኣንጻር መሰረታዊ መትከላት ግጥሚን ፈጠራን መሲሉ ይስመዓኒ።) ብኻልእ ቋንቋታት (ብቐንዱ ከኣ እንግሊዘኛ) ምንባብ ከጸግሞም ምዃኑ ዝገመተ ኣቶ ኣማኑኤል᎓ ናይቲ ካብ ግጥምታት ትግርኛ ብሉጽ ዝዀነን ናይ ሓሙሽተ ሚእቲ ዓመት ታሪኽ ዘለዎን ግጥምታት ኣምሓርኛ ከንብቡ’ውን መኺሩ። ንጐስጓስ ብልጸት ቋንቋ ኣምሓርኛ ዘጥፈኦ ሃልኪ (ብተመሳሳሊ ኣብ ዝደሓረ’ውን፤ ንብልጸት ላዛ ትግርኛ ትግራይ ኣብ ልዕሊ ትግርኛ ኤርትራ፣ ትግራውነት ኣቶ ወልደኣብ ወልደማርያም) ንጐኒ ገዲፍና᎓ ብሕልፊ እኳ ኣብ ኤርትራ ትሕቲ መፋርቕ ሰላሳታት ዝርከቡ መንእሰያትን ድሕሪ ናጽነት ዝተማህሩን ኣምሓርኛ ፈጺሙ እንታዮም ዘይምዃኑን ዳርጋ ንመብዛሕትኦም ኣብ ኤርትራ ዝዓበዩ ተዛረብቲ ቋንቋ ትግርኛ እቲ እንግሊዘኛ ከም ዝቐልልን ዝምችእን ዝተገንዘበ ኣይመስልን። ካብ ትሕዝቶ ውቅያኖስ ዲጋ ይምረጽ ዘስምዕ ምኽሪ’ዩ። ኣብ መንጎ’ቲ ዝርርብ ጋዜጠኛ ግርማይ ገብሩ᎓ “ብውልቂኻ ግን ግጥሚ ተፍቅርን ተስተማቕርን ዲኻ?” ኢሉ ምስ ሓተቶ (ቅድሚ ኣቦ-መንበር’ቲ ውድድር ኰይኑ ምሕራዩ ክትሕተት ዝነበራ ሕቶ) ኣብ ዘርባዕባዕ መልሲ’ዩ ኣትዩ–“ጥዑም እንተዀይኑ” ከም ዝፈትዎ ከኣ ሓቢሩ። ኣብ ዝርዝር ምስ ኣተወ ድማ ናይተን ብዛዕበአን ዝጸሓፈ ንጉሰ እልፉ᎓ ዮሃንስ ወዲ-ዘሞ᎓ ዉባ ፈረደ ከም ዝፈቱ ነጊሩ። ዘመናዊት ግጥሚ ኢሉ ካብ መርበብ ሓበሬታ ኣሰና ዝረኸባን ኣብኡ ዘካፈላን ድማ ደረጃ ምስትምቓሩ ንምምዛን ጽቡቕ ኣብነት’ያ ነይራ። (ሳልሳይ መዘኻኸሪ፤ ሰለስተ ዝጠቐሰን ኣብነታት ኣፋዊ ግጥሚን ደጕዓን ደኣ’ምበር ዘመናውያን ጽሑፋዊ ግጥምታት ኣይኰናን።) ንምኽንያት ምውሓድ ደቀንስትዮ ገጠምቲ ኣብ ቋንቋ ትግርኛ ኣመልኪቱ ምስ ተሓተተ ድማ᎓ እቲ ምኽንያት ምውሓድ ገጠምቲ ደቀንስትዮ ምስቲ ሕብረተሰብ ኣብ ፍቕሪ᎓ ኲናትን ጅግንነትን ዘለዎ ባህሊ’ዩ ክኣስሮ ፈቲኑ። (ራብዓይ መዘኻኸሪ፤ እታ ብቐንዱ ኣደ ዘመናዊ ስነ-ግጥሚ ትግርኛ ምዃና ዳርጋ ኵሉ ተመራመሪ ስነ-ግጥሚ ትግርኛ ዝሰማምዓላ–ካርሎ ኮንቲ ሮሲኒ ኣብ ፈለማ 1900ታት ዝኣከባ–ማመት ጓል ጻብኡ በዓልቲ ቀላይ በልቴት ጓል-ኣንስተይቲ’ያ።) ማመት ብዛዕባ ፍቕሪ᎓ ስጋዊ ሓርነት ጓል-ኣንስተይቲን ልዕልነት ጓል-ኣንስተይቲን ዝገለጸቶ᎓ ዘይከምቲ ኣማኑኤል ዝጠቐሶ᎓ ገና ዘመናውያን ገጠምቲ’ውን ኣይበጽሐኦን። ውሑዳት ካብተን ኣዝየን ስሙያት ደቀንስትዮ ገጠምቲ ኤርትራ ድማ ሳባ ኪዳነ᎓ ይርጋኣለም ፍስሃ᎓ ዶክተር ርብቃ ስብሃቱ᎓ ኣራራት ኢዮብ᎓ ፍርቱና ገብረገርግሽ ምጥቃስ ይከኣል። ናይ ካልእ ደኣ ኣየረጋገጽኩን እምበር ይርጋኣለም ፍስሃን ሳባ ኪዳነን ኣብዚ ውድድር ግጥምታትን ልኢኸን ምንባረን’ውን ፈሊጠ። ኣማኑኤል ሳህለ᎓ ምስ ዘመናዊ ግጥሚ ትግርኛ ብሞያ᎓ ፍቕሪ᎓ ቅርበትን ተገዳስነትን ሕቖን ከብዲን ምዃኑ ብፍቓዱ ደኣ ንቕርዓት ይውጻእ እምበር᎓ ዝያዳኡ ግን በታ እንኮ ዘላቶ ናይ ቋንቋ ተገዳስነት ጥራይ ነዚ ዝመስል ዓቢ ውድድር ክመሚ ዝሓጸዩዎ ቢቢሲ ትግርኛ ኣብቲ ሞያ ዘለዎም ሰንኰፍ ኣተሓሕዛ ዘርኢ’ዩ። ውጽኢት እቲ ውድድርን ዝሰዓበ መብርሂታትን ነቲ ብጽቡቕ ስጕሚ ዝጓዓዝ ዘሎ ስነ-ግጥሚ ትግርኛ ዘለፋ መሲሉ ይስመዓኒ።
ዶ/ር ፍቅሬ በ “የኦሮሞ እና የአማራ እውነተኛው የዘር ምንጭ” መጽሐፉ አዲስ እሳት ለኵሶልናል። እሳቱ ባጭሩ፣ ሁሉም የሚስማማውን ታሪክ ይጻፍ የሚል ነው። ቍጥራቸውና ማንነታቸው ያልታወቀ አወዳሾቹ፣ “ሐቀኛ የኦሮሞ ልጅ የኢትዮጵያ ልጅ” “የመከራ ቀን ደራሽ” “የመከራ ቀን ልጅ” “የታሪክና የፍቅር አባት” “የኢትዮጵያ መድን” “የህዝብ እርቅ አባት” “አስታራቂ” “የኢትዮጵያ ቤዛ” “ነብይ” ብለውታል። ሙገሳው የለመደበት “ካብ ካብ፣ ጣል ጣል” ባህላችን ነው ብለን እንለፈው። አንዳንድ “ምሑራን” ጭሱ አፍኗቸው መስኮት ለመክፈት ይሯሯጣሉ። አንዳንዶች የጎሳ ክልል መደብዘዝ የሥልጣን ወንበር እንዳያሳጣቸው ሠግተው። ሌሎች በአገር ወዳድነት። አንዳንዶችም ያልተፈጠረ ንጹሕ ጎሳ በስውር የሚያውጁ ናቸው። ከኢትዮጵያ መንደር ውጭ ማሰብ የተሳናቸው፤ በምድር ዙሪያ የሕዝቦች አሠፋፈር፣ መፍለስና መተካካት፤ መገፋፋትና ባህል መወራረስ የከረመ እውነት መሆኑ አልዋጥ ያላቸው ናቸው። ሕዝብ ካነሳሳልን እሳቱ ይሻለናል ያሉ አሉ፤ እሳቱን በፈለጉት ሰዓት ማዳፈን የሚችሉ መስሎአቸዋል። በእሳት መጫወት የታሪክ ዐመድ እንደሚያስታቅፍ ያልገባቸው ናቸው። ጎሠኛ ክልል ያቆረፈደው እንደ እሳት እራት ወላፈኑን ከብቦ “ከከፋፋይ ታሪክ የሚያቀራርበን ልብ ወለድ” ይሻለናል እያለ ነው። ከሚመርር እውነት “ልብ ወለድ” ይመረጥ? ሁሉም ራሱን እያወደሰ ሌላውን እያንኳሰሰ እውነቱን ላለመጋፈጥ ሽሽት ይዟል። “ከፋፋይ ታሪክ” = ኦሮምያ በአማራ፣ ደቡብ በትግራይ ጉዳይ አያገባውም መባሉ ነው። “ከፋፋይ”፣ እኔ ካልኩት ውጭ ሌላው ሁሉ ስሕተት ነው ነው። “ከፋፋይ፣” እኔ ብቻ ተበዳይ ነኝ ነው። እያንዳንዱ ራሱንና ሌላውን አጕድሎ ስለ መዘነ መፍትሔውም የሳተ ሆነ። እነሆ፣ “ከከፋፋይ ታሪክ የሚያቀራርብ ልብ ወለድ” ተመረጠ። የሠርቶ አደሩ የበላይነት ተመረጠ፤ የጎሳ ፌደራሊዝም ተመረጠ፤ ቅድስት ኢትዮጵያ ተመረጠ። በተነቃነቀ ጥርስ ቆሎ እንደ መቆርጠም ሆነ። በሌላ አነጋገር፣ ከሁለት ጎባጣ አናሳውን አምጣ። ቀና ጠፍቶ ጎባጣ መምረጥ ግን የታሪክ ኃፍረት መሆን ነው። በሃምሳ ዓመት ጉዞአችን ሩቅ አሳቢ የአስተሳሰብ ለውጥ ወይም እድገት አለማሳየታችን ለምን ይመስለናል? ዙፋን ለመገልበጥ የጎሳ ፖለቲካ የለኮሱ ያልበሰሉ ያልተሞከሩ ወጣት ምሑራን፣ የአገር መሪነትን ሲይዙ የተዳፈነውን እሳት እንደ ቆሰቆሱ አንርሳ። ዶ/ር ፍቅሬ “የኦሮሞ እና የአማራ እውነተኛው የዘር ምንጭ” ጎጃም ነው ይለናል። ከአባይ ማዶ ገዳም ተገኘ በሚለን ሠነድ መሠረት ሁለቱ ጎሳዎች በአባትና በአያት አንድ ናቸው። አዳምና ሄዋን የተፈጠሩት ጎጃም፣ ዳሞትና ጣና አካባቢ ነው። ሲነሽጠው ሁላችንንም አሳፍሮ ወስዶ ቅድስቲቱ ከተማ ያራግፈናል። “ኤደንን ከሚያጠጡ አራት ወንዞች ውስጥ አባይ የምንለው ነው ኤፌሶን የሚባለው። በኦፌር ወርቅ ዙሪያ የሚዞር መሆኑ ተፅፏል። በኔ ድምዳሜ፣ የኤፌሶን ወንዝ የአሁኑ ዋቢ ሸበሌ ነው። ጤግሮስና ኤፈራጥስ ደግሞ ጊዮን ራሱ ጥንት ሜዲትራኒያን ባህር ይገባ ነበር። ድሮ ሜድትራኒያን ‘ኪቲ’ ይባል ነበር። ጥንት ጊዮን ወንዝ ሜድትራኒያን ሲደርስ ተራራ ስለነበር ተጋጭቶ ይመለስ ነበር። ከዚያ ነው መሬት ተነቃንቆ፣ ቦታው ተቆራርጦ አሁን ወዳለበት ኢራቅ የሄደው እንጂ አካባቢው እዚሁ ነበር።” ካበዱ አይቀር እንዲያ ጨርቅ መጣል ነው! በሌላ አነጋገር፣ መጽሐፈ ዘፍጥረት [ብሉይ] አፈታሪክ ስለሆነ ምሑራዊና ሳይንሳዊ መስፈርቶችን አፍርሶ ሁሉም የሻውን አፈታሪክ መቀፍቀፍ ይችላል ነው። አሁን እዚህ መዘርዘር የማያሻንን ድምፀቶችን በማመሳሰልና በማያያዝ “ማራ” አማራ ነው ይለናል። ልኩ ለጠፋበት፣ ሁሉ ልክ ሲሆን። ራስን መካብና ሌላውን ማንኳሰስ፣ ዘረኛነትና የአብሮነት ጠንቅ ነው። ዶ/ር ፍቅሬና አወዳሾቹ የሚቃወሙትን “ከፋፋይ” ታሪክ በሌላ መልኩ እየደገሙት እንደ ሆነ አላስተዋሉም። ይልቅ ከጥንት በተቀበልነው “እግዚአብሔርም ሰውን በመልኩ ፈጠረ፤ በእግዚአብሔር መልክ ፈጠረው፤ ወንድና ሴት አድርጎ ፈጠራቸው” [ዘፍጥረት 1:27] በሚለው የፈጣሪ ቃል ብንጸና ይኸ ሁሉ አሣር ባልገጠመን! ዶ/ር ፍቅሬ የሚያደርገውን የማያውቅ እንዳይመስለን። ገጣሚና ጸሐፌ-ተውኔት እንደ መሆኑ፤ ይበልጡኑ አብዮተኛ ትውልድና አገር ወዳድ። ፈጠራ ሙያው ሆኖ የሥነ-ሐተታ አማልክትን ልብና ቀልብ የመስረቅ ምሥጢር የተገነዘበ የሊተራቱር ሊቅ ነው። ጆሴፍ ካምበልን ያስታውሰናል። ካምበል፣ አፈ-ታሪክ፣ ልብ ለማሸፈት፣ ሰው ምኞቱን ተንተርሶ እንዲያልም ፍቱን መሳሪያ እንደ ሆነ፤ የታሪክ ጭብጥ ባይኖረውም የማሳመን ኃይሉ እሙን ነው ብሎናል። ጥቁር አሜሪካዊውን ሞሌፊ አሳንቴን ያስታውሰናል። ሞሌፊ [ነጭ] ግሪኮች [ከጥቁር] ግብጽ አፍሪካ ሠርቀው እንጂ በሥልጣኔ አይቀድሙንም ይላል። የነጮችን የታሪክ አጻጻፍ ግድፈት ሲያጎላ ሳያስበው ራሱ በተበተበው ገመድ ተጠልፎ ወድቋል። ዶ/ር ፍቅሬም ሲሰብከን “ኢትዮጵያ የሚለው ከግሪክ ቃል የመጣ ነው የሚለው ውሸት ነው። ይሄን አጣርቻለሁ። [ሄሮዶቱስ ለመኖሩ አጣርቶ ይሆን?] በነሱ መዝገበ ቃላት ውስጥ ይሄ ቃል የለም። ‘ፊቱ የተቃጠለ’ የሚለው ቃል በግሪክ ቋንቋ ኢትዮጵያ የሚለውን ሳይሆን ሌላ ትርጉም ነው የሚኖረው። ግሪኮቹ ከኛው ሰምተው ነው መልሠው ኢትዮጵያ ያሉን። እኛ ከነሱ በፊት ነበርን እንጂ እነሱ ከኛ በፊት አልነበሩም፤ ስማችንን ሊያወጡልን አይችሉም” ይለናል። ለመሳቅ እንኳ የሚቸግር አካሄድና ድምዳሜ ነው። ፒተር መንዝ በ “ሂስትሪ ኤንድ ምት[ስ]”፣ ማህበረሰብ “ታሪክ ከተጻፈ በኋላም” እንኳ አዲስ የምኞት ታሪክና ያልተኖረበት ዓለም ይፈጥራል ይለናል። ወደ ፈጠራ ዓለም በመንጋጋት ሃብታምና ደኃ አንድ መሆናቸው፣ ሰውን ማጥመድ በምኞቱ በኩል መሆኑን ያስረዳል። የስድሳ ስድስቱ አብዮትና የሰማንያ ሦስቱ አብዮታዊ ዲሞክራሲ በመሠረታቸው የምኞት ጉዞዎች ናቸው። ዶ/ር ፍቅሬ የምርምር ውጤቶችን ወደ ጎን አድርጎ ሁሉን “ሀ” ብሎ መመርመር ይሻል። ታሪካዊ መረጃዎች አለመሟላታቸው ግድ አይሰጠውም። መጽሐፉን “እውነተኛው ታሪክ” ብሎ የሰየመው የሳሳውን መረጃ ለማለባበስና ሌላው ሁሉ ውሸት ነው ለማሰኘት ነው። በኤስያን አፌርስ መጽሔት [ጥር 2002 ዓ.ም] ተጠይቆ፣ የመጽሐፍ ቅዱስና የቊራን አምላክ አንድ፤ ነቢያቱ አብርሃም፣ ሙሴ፣ ኢየሱስ፣ መሐመድ የጸለዩት ለአንድ አምላክ ነው ብሎናል። ሁሉ ኃይማኖት አንድ ይሁን ለሚሉ የዶ/ር ፍቅሬ ምላሽ ጥያቄ አይፈጥር ይሆናል። በኢየሱስና በመሐመድ ማንነትና ትምህርት ላይ ግን ይህን መሳይ ስህተት መፈጸም ከሞራላዊና ምሑራዊ ስነ ምግባር መጕደል ነው። በዚህ ሳያበቃ፣ ኢየሱስ ከ22 እስከ 25 ዓመቱ ድረስ በኢትዮጵያ ኖሯል ይለናል። የግፍና የዓመጽ መቀፍቀፊያም እንደ ሆነች ተዘንግቶ፣ ምድራችን ቅድስት፣ ህዝቦቿም የእግዚአብሔር ምርጦች ናቸው ለሚሉ ምኞተ ብዙኃን፣ ምኞታቸው እንደ ያዘላቸው እንጂ መሠረተ ቢስ ስብከት መሆኑ ግድ አይሰጣቸውም። ዶ/ር ፍቅሬ እንዴት እንዲህ ሊሳካለት ቻለ? ዋናው ምክንያት ማኅበራዊና ስነ ልቦናዊ ክፍተት መኖሩ ነው። አገር በቋንቋ መካለሉ፣ የትምህርት ጥራት መውደቁ፤ የዜጎች ተሳትፎ መመንመኑ። ትውልድ የቅርብ ዓመታት ታሪኩን እንኳ አጥርቶ አለማወቁና ከዘመኑ ጋር ለማነጻጸር አለመብቃቱ። ክፍተቱ በከፊል ሆን ተብሎ፣ በከፊል ተቆርቋሪ በመጥፋቱ የተከሰተ ነው። አርስጣጣሊስ በአንደኛው ትዝብቱ፣ ክፍተት በተገኘበት በተገኘው ይሞ-ላ-ል ብሏል። ውሻ በቀደደው ጅብ ይገባል ነው ነገሩ። ሌላው ምክንያት፣ ብዙኃኑ በገዛ አገሩ ሙሉ ተሳትፎ እንዳይኖረው መደረጉ፤ የኦሮሞና አማራ ሕዝብ ቊጥር 70 ሚሊዮን ያክል መድረሱ [በ100 ሚሊዮን ሕዝብ ብዛት ሲሰላ]። ሕዝብ ብሶቱን ማንሸራሸርያ ማግኘቱ። መንግሥት መጽሐፉን ማገዱ። የምሑራን ስንፍናና አድር ባይነት፤ ስንፍናቸው ለስምብቻ ምሑራን መድረክ ማቀዳጀቱ። ስለ አገራችንና ስለ ሕዝቦቿ በትምህርት ቤት፣ በመንግሥት አፈቀላጤዎች፣ በክልል ፖለቲከኞችና ውጭ አገር በተበተነው ተቀናቃኝ የተዘራው እንክርዳድ የእውነትን ረኃብ ለማስታገስ አለመቻሉ። የሥጋና የመንፈስ ራብ መመሳሰሉ ለዶ/ር ፍቅሬ መጽሐፍ መግነን ተጨማሪ ምክንያቶች ናቸው። ማህበራዊ ድንቍርናና ውዥንብር መበርከቱ። ቤተ ክርስቲያን መስቀል ከሰማይ ወረደ ብላ ቀኝና ግራውን የማያውቅ ምእመን ስትበዘብዝ። የናይጄሪያ ጠበል ሕዝብ ላይ ረጭቶ ፍራንክ ሲለቅም። ሥርዓተ አልበኛ ነብያት ምኞቱን እንዲነግሩት ለሚሻ ሁሉ ቀምመው ትንቢት ሲነሰንሱ። ለማበጣበጥ የተፈጠሩ ጥያቄዎች እንደ ጎን ውጋት በየሁኔታው መቆስቆሳቸው፦ አማራ ማለት አማርኛ ተናጋሪው ነው? አማራ የሚባል ጎሳ አለ? ሁሉ ጎሳ እኵል ነው? “እኵል” ማለት ምን ማለት ነው? ትግሬ ከጤግሮስ ኢራቅ ተገኘ? እውን [ገዳ] ዲሞክራሲ ነው? ከግሪኮች ዲሞክራሲ ይቀድማል? ኦሮሞ መጤ ነው? ሌላው ከየት መጣ? ወዘተ። ፖል ካርትሌጅና ዳያን ክላይን፣ የጥንት ግሪካውያን ዲሞክራሲ፣ በ17ኛው ክፍለ ዘመን በምዕራቡ ዓለም ከተከሰተው በብዙ መልኩ የተጻረረ ነው ብለውናል። ሁሉም የየራሱን እውነት ይዞ የሌላውን ያንቋሽሻል። ሌላውን ሳያከበር ልከበር ይላል። የቋንቋ ፖሊሲ ለምን በእንጥልጥል ተተወ? ሁለት “ሕጋዊ” ፓትርያርክ ለምን አስፈለገ? ዛቻ፦ የትግራይ ሪፐብሊክ ዛቻ። የኦሮሞ ሪፐብሊክ ዛቻ። እነዚህ ክፍተቶች ለዶ/ር ፍቅሬ እሳት መለኮሻ ጉልቻ ፈጥረውለታል። ትውልዱ የተነገረው ታሪክ ውሸት መሆኑን ሲያውቅ በደርግ፣ በኃይለሥላሴና በዚህ ዘመን ካሳየው ዐመጽ ውጭ ምን እንዲያደርግ ይጠበቃል? ወይስ ጊዜው ሲደርስ በአፈ-ሙዝ ማዳፈን ይቻላል? ስንቱን እናንሳ። ባጭሩ፣ ግርግር ለሌባ ያመቻል። ሌባው ግን ሁሌ ሌላኛው ነው። መፍትሔውስ ምንድነው? መፍትሔው፦ ብርሃን የበራላቸው ማታለል ያቁሙ። ለግራና ለቀኝ የማይል እውነት ያስተምሩ። ብርሃንን ከእንቅብ በታች ማኖር ብርሃንን መቀማት፣ ለጨለማ መንበርከክ እንደ ሆነ ይወቁ። ያልተማሩ ይማሩ። አርነት የሚሹ ከእውነት አይሽሹ። ምትኩ አዲሱ (info@ethiopianchurch.org) “ጎልጉል፡ የድረገጽ ጋዜጣ የሕዝብ” እንደመሆኑ በ“የኔ ሃሳብ (Opinion)” ዓምድ ሥር የድርጅቶችና የማንኛውም ግለሰብ ነጻ ሃሳብ የሚስተናገድ ሲሆን ከአንባቢያን የሚላኩልን ጽሁፎች በጋዜጣው የአርትዖት (ኤዲቶሪያል) መመሪያ መሠረት ያለ መድልዖ በዚህ ዓምድ ሥር ይታተማሉ፡፡ ይህ በጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣ በ“የኔ ሃሳብ (Opinion)” ዓምድ የታተመ ጽሁፍ የጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣ® አቋም ሳይሆን የጸሃፊው ነው፡፡ Share on Facebook Tweet Follow us Filed Under: Opinions Tagged With: Left Column Reader Interactions Comments Wogene says January 3, 2017 04:30 pm at 4:30 pm መረሳት የሌለበት መሠረታዊው ጉዳይ፤ ዶር. ፍቅሬ የጻፈው ሁሉ ዋናው ምንጩ መሪራስ አማን አገኘሁት በሚሉት ሰነድ ላይ ነው። ይህን ሰነድ ደግሞ እስካሁን ድረስ ከርሳቸው ሌላ ያየው የለም። እንደዚህ ላለ ጥንታዊ ሊሆን ስለሚችል ሰነድ የማረጋገጫ፤ የታወቀ ሥልት አለ። በዚያ ሳይንሳዊ መስፈርትና አሳማኝ መንገድ ካልተረጋገጠ ተቀባይነት ሊኖረው አይችልም። ለምሳሌ፤ Dead Sea Scrolls እንዲሁም The Shroud of Turin የተሰኙት ግኝቶች የተመረመሩት በዚያ ሥልት ነው። በተጨማሪ ሊጠቀስ የሚገባው ጉዳይ፤ መሪራስ አማን እንደሚሉት፤ ሰነዱ በታሪካዊ ቅርስ ደረጃ ከተረጋገጠ ዋጋው በሚሊዮን የአሜሪካ ዶላር የሚገመት እንደሚሆን የታወቀ ነው። እንዲሁም፤ ለምርመራው የሚያስፈልገው፤ መሪራስ አማን እንደሚያስቡት የርሳቸውን ባለቤትነት በሚያሰጋ መንገድ ሳይሆን ከብራናው ጥቂት ብጣሽ ለሚመለከታቸው በሙያው ብቃት ላላቸው በማቅረብ ብቻ ነው። መሪራስ አማንና ዶር. ፍቅሬ እንዳሉት ተገኘ በተባለው ሰነድ ውስጥ የተጠቀሰው፤ ኢየሱስ ክርስቶስ እድሜው 22-25 በነበረበት ጊዜ ኢትዮጵያ እንደነበረ የሚያትተው ከተረጋገጠ የዓለምን ታሪክና የመጽሐፍ ቅዱስን መልእክትም እንደ ገና የሚያስመለክት ሊሆን ስለሚችል፤ መሪራስ አማን ሰነዱን ለራሳቸው፤ ለኢትዮጵያም ለዓለምም ጥቅም ሲሉ በባለሙያዎች ቢያረጋግጡ ያስከብራቸዋል። አለበለዚያ ጥርጥር ላይ ይጥላቸዋል! Reply በለው! says January 4, 2017 03:23 am at 3:23 am ታሪክ…አፈታሪክ…ሁሉን ውድ የሚያደርግ ልብ ወልድ!?ወይንስ ለብውልቅ? »> ወደድንም ጠላን የአዳምና ሄዋን ዘር እግዝሐብሔር በአምሳሉ እስትንፋስ የፈጠረን ነን።ይህ ኦሮሞና አማራ ዘር ብቻ ሳይሆን የሰውን ሁሉ ልጅ እንግዲህ በህወአት/ኢህአዴግ በመፈቃቀርና በመፈቃቀድ የተፈጠሩትን ጨምሮ የቀድሞውን ‘ሰፊ’ የአሁኑን ቦርቃቃ(ብሔር ብሔረሰቦች እና ሕዝቦችንም)ጨምሮ መሆን አለበት። በእኛ የተፈጠራችሁ! ለእኛ የምትኖሩ! ያለእኛ የምትበታተኑና የምትጠፉ የተባሉት መጽሐፍ ሳይጻፍላቸው የዘር ምንጫቸው ሳይጠና ከሁሉም መገፋት የለባቸውም። አንተ ጎጃም የተከሰትክና ለመራሪስ አማን በላይ በሳጥን ታሪክ ያስቀመጥክ ሳትታይ ያሳመንክ ሆይ፤ ወይ ውረድ ወይ ፍረድ!! ************************! ሊ/ጠበብት ጌታቸው ኅይሌ በመራራስ አማን በላይ የመጽሐፍ ግኝት ትችት…. ….ታሪኩ የተመሠረተውም በመጽሐፍ መደብሮች በሚገኙ የአማርኛ እና የእንግሊዝኛ ሥነ-ጽሑፎች ላይ ነው። ከእነዚህ ጽሑፎች ሱዳን ኑብያ፣ ጀበል ኑባ በተባለ ስፍራ በአንድ የኢትዮጵያ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን ፍርስራሽ አጠገብ ተቀብረው መሪራስ አማን በላይ በተባለ ወጣት መናኝ ከ50 ዓመት በፊት የተገኙና አጥረውና ወደ አማርኛ ተተርጉመው “መጽሐፈ፡ ሱባኤ” እና “የኢትዮጵያ ትንሣኤ ታሪክ” በሚሉ ርዕሶች የታተሙ ጥንታውያን የግዕዝ ብራና ጥቅሎች ይገኙባቸዋል። እነዚህ የኢትዮጵያ ብራና ጥቅሎች እስራኤል አገር ኩምራን በተባለ ቦታ በአንድ ዋሻ ውስጥ በእረኞች ከተገኙት የሙት ባሕር ብራና ጥቅሎች ጋራ ተመሳሳይነት አላቸው። እነሱ፣ እነዚህና ሌሎችም መጻሕፍት ከስድስት ዓመት በፊት ድንገት እጄ ገቡ። “መቼም ቢሆን አንድን ምሁር ችሎታው በአንድ መስክ ሥሉጥ ካደረገው በሌሎች መስኮች ላይም (ከመ፡ ዘሥልጣን፡ ቦ፡) ሥሉጥ እንደማያደርገው ለፕሮፌሰር ፍቅሬ የተደበቀ ነገር አይመስለኝም። ሁኔታው ይኼ ሁኖ ሳለ፥ እስካሁን ያለውን የታሪክ ምንጭ በታሪክ ጸሐፊዎች ደረጃ ምሁር ሆኖ ሳያጠናቸው፥ መቅድሙ ውስጥ፥ “ይህ ፅሑፍ ሀተታ እስካሁን የነበሩና የተለመዱ አንዳንድ መሰረታዊ ግንዛቤዎችን ሙሉ በሙሉ ውድቅ የሚያደርግ አዲስ ታሪክ ነው” ይለናል። ******************! የምትኩ አዲሱ ዝርዝር ማብራሪያ ስለሌለው ጠቅላላ ሀሳቡን ለመረዳት አስቸጋሪ ነው። ” ዶ/ር ፍቅሬም ሲሰብከን “ኢትዮጵያ የሚለው ከግሪክ ቃል የመጣ ነው የሚለው ውሸት ነው። ይሄን አጣርቻለሁ። [ሄሮዶቱስ ለመኖሩ አጣርቶ ይሆን?] በነሱ መዝገበ ቃላት ውስጥ ይሄ ቃል የለም። ‘ፊቱ የተቃጠለ’ የሚለው ቃል በግሪክ ቋንቋ ኢትዮጵያ የሚለውን ሳይሆን ሌላ ትርጉም ነው የሚኖረው። ግሪኮቹ ከኛው ሰምተው ነው መልሠው ኢትዮጵያ ያሉን። እኛ ከነሱ በፊት ነበርን እንጂ እነሱ ከኛ በፊት አልነበሩም፤ ስማችንን ሊያወጡልን አይችሉም” ይለናል። ለመሳቅ እንኳ የሚቸግር አካሄድና ድምዳሜ ነው።” *** ግለሰቡ እንደቋንቋው ተናጋሪ ያስረዳ»> ግሪኮች እንዲህ ተብለው ተምረዋል” በዓለም ላይ ሁለት ዓይነት ሰው አለ እነሱም እኛ ግሪኮችና እኛን ግሪኮችን ለመሆን የሚፈልጉ ናቸው”ይላሉ ለመጽሐፍና ለአውሮፓ ቅርብ ናቸውና ብዙ አድማጭና ተከታይ አግኝተዋል፡ እኛም ፩ሺህ ዓመት ከዓለም መገለላችን ለእነሱ ተፎካካሪም ተወዳዳሪም መሆን አልቻልንም…’ኢትዮፒከስ’ በጥንቱ የዐለም ካርታ ላይ የአፍሪካ መጠሪያ እንደነበር ማስረጃ አለን። የመንግስት የንጉስ መዋቅር እኛ እንዳለን ስለፍትሕ ሌላውን ማስርጃ ትተን በኢትዮጵያ የመጀመሪያው ግሪክ አምባሳደር አናታሲዩ ማኩ “እነኝህ ሰዎች ሃይማኖትና ፍትሕን ተክነውበታል ሲል በሐረር ከተማ ሰው ስለገደለው ግሪካዊ (ኪሪቲኮስ) ፍርድና የቀ/ኅይልስላሴ ቢሮ ይግባኝ አቤቱታ እንዴት እንደነበር በደንብ ጽፎታል የቀድሞ መጠሪያዋ አብሲኒያ የአሁኗ ስሟ ኢትዮጵያ ይበል እንጂ እኛ ስሟን የሰጠናት ሀገር አላለም። ** ግሪክ…ግሪካዊ..ግሪክኛ…. ኢትዮጵያ…ኢትዮጵያዊ…ኢትዮጵያዊኛ የሚል ስለሌለ ‘ኢትዮፒክ’ ይሉታል። ለመሆኑ ኢትዮጲክ የሚሉት አማርኛን ነው ግዕዝን? ግዕዝን አታንሱባቸው ‘ባልዮ ኢሊኒካ’ (የጥንቱ ግሪኪኛ) ሲነሳ ጉድ ይፈላል። ቀጥሎ ‘ፓሊዮ ኢሜሮሊጊቲስ’ የቀድሞው ቀን አቆጣጠር ሲመጣ ደግሞ ዛሬም ድረስ የኢትዮጵያን አቆጣጠር የሚከተሉ ግሪኮች መኖራቸውን ይታዘቧል። አቶ አማረ አፈለ ቢሻው “ኢትዮጵያ የሰው ዘርና የምርጥ ዘር መገኛ” በሚለው መጽሐፋቸው በስተመጨረሻ ገጽ ላይ ፊደላቶቻችን ሳይቀር መዘረፋቸውን በዓመተ ምሕረት እያወዳደሩ አስቀምጠውታልና ማየት ይቻላል።….ልቦለድ (ሚት) ሲነሳ አንድ አባባል ነበር። ግሪኮች ባሕር ባለበት እንደመንጎዳቸው(ዲያስፖራ) ናቸው የሕዝብ ቁጥራቸው ግማሽ በላይ ተሰዷልና…ሜጋ አሌክሳንድረስ ወደ ሕንድ እንደሄደው ሁሉ አፍሪካንም ገዝቷል የሚሉም ህልመኞች አይጠፉም ግብጽን ግን ቤታቸው አድርገው ኖረዋል እግረመንገዳቸውን ሱዳን ሲደረሱ ግን የመጀመሪያ ጥቁር ሕዝብ ያልሰለጠነ፡ልብስ አልባ፡ ዘላን፡የተበታተኑ እረኞች መንግስት አልባ (ዓረቢ) ባሪያ ሲሉም ተሳልቀዋል… ምድረገነት ኢትዮጵያ ሲደርሱ ለምለም፡የራሱ ቋንቋ ያለው፡ የሰለጠነ ባለወታደር መንግስት፡በሕግ የሚተዳደር ንጉስም እንዳለው ሲረዱ “እነዚህ በፀሐይ ብዛት ፊታቸው ተቃጠለ(ጠቆረ) እንጂ እንደኛው ሰው ናቸው”አሉ ይቺው እንግዲህ ግሪኮች ያወጡልን ሥም ሆነ ማለት ነው!? ለመሆኑ’ ካሜኖ’ የተቃጠለ(ካይከ..ተቃጠለ)… ‘ፕሮሶፖ’ ፊት(ሙትራ)… ሆኖ ሳለ (ካሜኖ ፕሮሶፖ-የተቃጠለ ፊት) እንዳይሆን …አቲዮ…(የተቃጠለ) ኦፕስ…(ፊት) ከሆነ ዶ/ር ፍቅሬ እንደገጣጠሙት ሊ/ጠ ጳወሎስ ሚልኪያስ ብዙ ማስረጃ እንደሚጠይቁት ከሆነና ሊ/ጠበብት ጌታቸው ኅይሌ እንድሚተነትኑት ይህ የግሪኮች ስልት እዚህም ሰርቷል… “ጎሣ “ጐሥዐ” ከሚለው የግዕዝ ቃል የወጣ ነው” ይላል። ልክ አይደለም፤ በሁለት ቋንቋዎች ውስጥ ተመሳሳይ ድምፅ ያላቸው ቃላት ሁሉ ተመሳሳይ ሥርና ትርጉም እንዳላቸው የሚያውቅ የፊሎሎጂ ዕውቀት ያለው ሰው ብቻ ነው። አለበለዚያ የእንግሊዝኛውን grocery ከአማርኛው “ጥሮ ግሮ ሠሪ” ጋር ያዛምዳቸዋል። ዶክተር ፍቅሬ ቶሎሳ ተመሳሳይ ድምፅ ያላቸው ቃላት ሲያጋጥሙት ሳያዛምድ አይለቃቸውም። ይኼ folk’s etymology “ሕዝባዊ የቃላት ሥር ትንተና” ይባላል። “Magician” የሚለው የእንግሊዝኛ ቃል ማጂ ከሚለው ከኦሮምኛ ስም የተወሰደ ነው ይላል። ሁለቱ እንዴት ተገናኝተው ይህ ሊሆን እንደተቻለ የሚያሳይ ተጨማሪ ተረት ያስፈልጋል።“ስለ ደሸት ስንናገር ምንም እንኳን ተረት ቢመስልም ሐቅ ስለሆነውና ለየት ስለሚለው ውልደቱ [= ልደቱ] መናገር ጠቃሚ ነው። የቤላም (በልዓም) የልጅ ልጅ የሆነችው እናቱ ነቢይትዋ ሼምሼል መነኩሲት ነበረች። ከወንድ እርቃ በግዮን አካባቢ በገዳምም ውስጥ መንፈሳዊ ሕይወት ትመራ ነበር። አንድ ቀን በግዮን ወንዝ ሳይሆን አይቀርም ገላዋን ስትታጠብ የወንድ ዘር በማሕፀንዋ ዘልቆ ገባና ደሼት (ደሴት) ተፀነሰ። … ይህ የሆነው ከሦስት ሺ አምስት መቶ ዓመት በፊት ስለሆነ ማስረጃው ሁሉ ቢጠፋ አያስገርምም” ይላል። ኦሮሞዎች ከባሕር ወጣን የሚሉት፥ የኦሮሞና የአማራ አባት ደሼት (ደሴት) እውሀ ውስጥ ስለተፀነሰ ነው ማለት ነው። ግሩም የሚቶሎጂ ትረካ ነው። ግን ከታሪክ ጋር አብሮ አይሄድም። ነቢዩ በልዓም ይኖር የነበረው ሜሶፖታሚያ (ዒራቅ) ነበር። ሚቶሎጂውን ለማሟላት ሼምሼልን ከዚያ አንሥቶ ጎጃም ላይ የጣላትን የነፋስ ሰረገላ ፈጥሮ ታሪኩ ቢጨመርለት ጥሩ ነበር። “ዓላማ ዘዴን ያጸድቀዋል” እንዲሉ፥ “ዶክተር ፍቅሬ ቶሎሳ ጂግሳ ዓላማው አማሮችና ኦሮሞች በአንድ አገር ውስጥ በወንድማማችነትና በሰላም እንዲኖሩ ምክንያት ለመስጠት ስለሆነ በምንም ዘዴ ቢጠቀም ክፋት አናይበትም” የሚሉ አሉ። እንዳፋቸው ያድርግላቸው።” ሲሉ ይሞግታሉ እንደ እኔ…..’ፈያ’ ከሚለው ጉራጊኛ ‘ፋይን’ ተወስዷል ብዬ እንግሊዞችን ጉዳቸውን ላውጣው ይሆን! ማን ከማን ያንሳል? ሁ ማይነስ ሁ? መሆኑ ነው። *** ዶ/ር ፍቅሬ ቶሎሳ እናፈርሳታለን ለሚሏት ኢትዮጵያ ተጨንቀዋል ተጠበዋል…አንድ አደለንም የራሳችን ባሕሌ፡ ቋንቋዬ፡ መሬቴ፡ ሕዝቤ ለሚሉ አዝነዋል ግን ይህ ማርገቢያ ቢሆን ፈውስ ነውን!? ሙከራቸው ግን እጅግ የሚገርምና የሚደነቅ ነው፡የመራሪስ አማን በላይ ሽምደዳና ሽምጠጣ በፍጹም አልተመቸኝም አሁንም የአንድ ታላቅ ጥንታዊ ሀገር ታሪክ ነውና የጨዋ ደንብ ውይይቱ ይቀጥላል በለው! ከምሥጋና ጋር በቸር ይግጠመን። Reply ምትኩ says January 4, 2017 05:46 pm at 5:46 pm ውድ በለው፣ የምትኩ አዲሱ ዝርዝር ማብራሪያ ስለሌለው ጠቅላላ ሀሳቡን ለመረዳት አስቸጋሪ ነው ስላልከው፣ ችግሩ የመጣው ትምህርተ ጥቅሱን አለቦታው ስለ ጨመርከው ነው። ያንተ፦ [”]ዶ/ር ፍቅሬም ሲሰብከን “ኢትዮጵያ የሚለው ከግሪክ ቃል የመጣ ነው የሚለው ውሸት ነው። ይሄን አጣርቻለሁ። [ሄሮዶቱስ ለመኖሩ አጣርቶ ይሆን?] በነሱ መዝገበ ቃላት ውስጥ ይሄ ቃል የለም። ‘ፊቱ የተቃጠለ’ የሚለው ቃል በግሪክ ቋንቋ ኢትዮጵያ የሚለውን ሳይሆን ሌላ ትርጉም ነው የሚኖረው። ግሪኮቹ ከኛው ሰምተው ነው መልሠው ኢትዮጵያ ያሉን። እኛ ከነሱ በፊት ነበርን እንጂ እነሱ ከኛ በፊት አልነበሩም፤ ስማችንን ሊያወጡልን አይችሉም” ይለናል። ለመሳቅ እንኳ የሚቸግር አካሄድና ድምዳሜ ነው።[”] = ከላይ ዋናውን ቅጂ ተመልከት። በሁለቱ መካከል ትልቅ ልዩነት አለ። የኔ አነሳስ፣ ማህበራዊ ክፍተቶች መረጃ ለሌላቸው ጭፍን ድምዳሜዎች ዳርገውናል ለማለት ነው። “ከከፋፋይ ታሪክ የሚያቀራርበን ልብወለድ እንመርጣለን” መባሉን ነው። ሕዝቡን የማስተማር ኃላፊነታችንን ስለ ዘነጋን ይህ ሆነ ማለቴ ነው። የጻፍኩትን ቀስ ብለህ ብታነብ ጉዳዬ የዶ/ር ፍቅሬን በማስታከክ የገባንበትን ሰፋ ያለ የአስተሳሰብ ቀውስ ለመጠቆም ነው። ዶ/ር ፍቅሬ ከሚጽፋቸው ብዙ ቁምነገሮች ጋር ችግር የለኝም። እንዲያውም ስለ ትጋቱና ጥረቱ የሚገባውን ምሥጋና ያገኘ አይመስለኝም። ችግሩ አሁን ባቀረበልን መጽሐፍ የመረጃው መሳሳትና የሚያስከትለውን ውጤት አለማጤኑ ነው። ሁለተኛው፣ የአገራችንን ሕዝብ የከፋፈለው ገዥው እንጂ ሕዝቡ አይደለም [ኃ/ሥላሴ ባላባትና ጭሰኛ/መሳፍንትና ደኃ። ደርግ በመደብ። ዛሬ በጎሳ]። በዓለም ዙሪያ የሕዝቦች ከአንድ ምንጭ መገኘት በሚታወቅበት ሰዓት እኛማ አብረን የኖርን የተጋባንና አብረን የሞትን ልዩነታችን መጕላቱ ለፓለቲከኞች እቅድ ካልሆነ እውነትነት የለውም። መሪራስን ሳይጠቅስ ይህን ታሪካዊ እውነት መተረክ ይቻላል ማለቴ ነው። ለማንኛውም ስለ አስተያየትህ አመሰግናለሁ። ብትፈቅድ ጥናትህን አስፋፍተህ ለአንደኛው ድረ ገጽ ብትልክ ብዙ ሰው ትጠቅማለህ። Reply በለው! says January 4, 2017 09:43 pm at 9:43 pm >> ወንድም ምትኩ አዲስ…በአንድ ወቅት ዋሽንግተን ዲሲ ከተማ መንገድ ላይ አንድ ጸጉሩን ያጎፈረ ባለሎቲ ወጣት በእንግሊዘኛ (BURNED FACE) በኢትዮጵያ ካርታ ላይ የተጻፈ ለብሶ ነበር። አልገባኝም! በሚቅጥለው የሠርግ ቀን ጭራሽ በአማርኛ ‘ፊቱ የተቃጠለ’ የሚል አየሁ ወዳጄን ምንድነው?ብዬ ጠየኩት በቀኝ የቆመው ጅግና ትንታኔውን አወረደው! የሰው ሠርግ መርዶ እንዳይሆን በደረቁ ውጬ ዝም!…ግርግር ተፈጥሮ አዳራሽ መግቢያ ላይ ስንገላገል ወዳጄ ትምህርቱ እንዴት ነበር? ብሎ ሳቁን ለቀቀው!…አልመለስኩም ጭራሽ ሳኩ!… ወዳጄም ወይ ሰው አለማወቅ እዚህ እኛን የመሳሰሉ ላይ ያፏጫል ለምዶ ነው አለኝ…አሁንም ዝም! ቦታ ከተያዘ በኋላ ሰሀኑን እንደተሸከመ መጣና ቅድም እንደጀመርኩልህ…ብሎ ወረደበት! እንኳንም ወሬ ማር ይመራል አሉ። አሁን በተራዬ ከምግብ ጋር ተስማሚ ነገሮችን አቀረብኩለት ከምግብ በኋላ በንግስቲቷ እንባ አጣጣማት የመጨረሻው ጥያቄ ግን ፎቶ ኮፒ ማድረግ ቢቻል አንተን እዚህ ማስቀረት ነበር አለኝ…ተልዕኮዬን ጨርሼ ፍቶ ኮፒ ሳልደረግ ተፈተለኩ….!በዚያው ዓመት ሊ/ጠ ማሞ ሙጬ በአቡጊዳ ድረ ገጽ ላይ ይህንኑ ጠቅሰውት ተግቢውን ተመሳሳይ መልስ የሰጠሁ ይመስለኛል። ከምስጋና ጋር..ወደውይይታችን ለመግባት ያህል… ** የኔ አነሳስ፣ ማህበራዊ ክፍተቶች መረጃ ለሌላቸው ጭፍን ድምዳሜዎች ዳርገውናል ለማለት ነው። ___ ይቺ ጭፍን (ዕውር) ድጋፍና ድምዳሜ’ ትልቅ ነበር ትልቅ እንሆናለን!’ የሚለውን አጥፍቷል።ዛሬ መረጃና ማስረጃ አላስፈለገም አርዕስት ፈጥሮ ማስጮህ ማጯጯህ ማስጨብጭብን የተካኑ ሁሉ ክልላዊ ሚዲያን በቡድን ለጥቂቶች ጥቅም እንዲውል ከሰፊው ህዝብ ሰውረው ተቆጣጥረውታል። **“ከከፋፋይ ታሪክ የሚያቀራርበን ልብወለድ እንመርጣለን” መባሉን ነው። ___ “አንድ የፖለቲካል ኢኮኖሚ ለመገንባት” ሲባል በመፈቃቀድና በመፈቃቀር ለፈጣሪዎችህ ገባር ትሆናለህ ማለታቸው መሰለኝ…”ሁላችንም ወያናይት ነን!” ያሉት ማን ነበሩ? የትግራይ የሥራ ቋንቋ እንግሊዘኛ ይሁን ከሚሉ….እኔ የሚመስለኝን ለሕዝቤ ታሪክ ጻፍኩ ከሚሉ መምህር ገብረኪዳን ደስታን ያየ አዎን! ዶ/ር ፍቅሬ ከሚጽፋቸው ብዙ ቁምነገሮች ጋር ችግር የለኝም። እንዲያውም ስለ ትጋቱና ጥረቱ የሚገባውን ምሥጋና ያገኘ አይመስለኝም። ችግሩ አሁን ባቀረበልን መጽሐፍ የመረጃው መሳሳትና የሚያስከትለውን ውጤት አለማጤኑ ነው።(ያሰኛል) ኢትዮጵያዊ ማንነት የለም!። ቢኖርም የአማራና የትግሬ ነው ዳቦና ጠላ…ዘፈንና የባሕል ልብሱ ነጠላና ጋቢ በግድ ተጭኖብናል የሚሉት ሲደመጥ እሰይ! ፐሮፌሶሬ፡ ዶክተሬ፡ኢንጂነሬ አለ የቸገረው። **”… ሕዝቡን የማስተማር ኃላፊነታችንን ስለ ዘነጋን ይህ ሆነ ማለቴ ነው። የጻፍኩትን ቀስ ብለህ ብታነብ ጉዳዬ የዶ/ር ፍቅሬን በማስታከክ የገባንበትን ሰፋ ያለ የአስተሳሰብ ቀውስ ለመጠቆም ነው። __” ወይ ባይ እንደጠሪው ነው” ለመማርና ማስተማር ፈቃደኛ መሪ አለን? ሥራዓቱ አስርፅበት ይላል እንጂ(ጥርነፋን ያስቧል) አንብቦ፡ ጠይቆ፡ ተሟግቶ፡ የራሱን ግላዊ ግንዛቤ ላይ እንዳይደርስ የባከነና የመከነ ትውልድ!? ተከልሏላ ምን ያያል? ልዩነታን ውበታችን! ይፎክራል። በማንነት ጥያቄ ተወናብዷል…እያንዳንዱ ሥርዓት የራሱ ጥልፋጥልፎች ቢኖሩትም እንዴት አንድ ኩታ አድርተን መሸመን አቃተን !? ___ ግሪኮች ከ፬፻ ዓመት የቱርክ ባርነት በኋላ ከጀርመን ጦርነት አገግመው ዛሬ የአውሮፓ አካል መሆን እስከቻሉበትና ደግመው የኢኮኖሚ ባርያ እስከደረሱበት ድረስም ከእኛ ባልተናነሰ የችግር ማጥ ገብተዋል። እኛ በአንድ የባሕር በር ሁለት ትውልድ ስናስበላ የውሃ ላይ መርከቦቻቸውን ቁጥር ሳያውቁ የሞቱም ዮናስስ አየር መንገድን ለሀገራቸው መቸር ላይ ደርሰዋል። ___ የሆነው ሁሉ ሆኖ ኢትዮጵያውያንን የምማፀነው ቢያንስ ግሪኮች የሚያከብሯትን ሀገርና የሚፈሩትን የኢትዮጵያ ሕዝብ እራሳችን ለራሳችን ኩራትና ክብር ልንሰጠው ይገባል!።አራት ነጥብ። የሥም አወጣጡን ትተን የመንግስት አወቃቀር፡ ፍትሕና ደግነታችን ባሻገር..የግብር አሰባሰብ ጅማሮ …የገንዘባችን ጥንካሬ በዶላር ዘመን ግሪክ (አቴንስ) በቀጥታ ግብይት ይፈጸምበት እንደነበር…ዲሞክራሲያችን የመንዝና ግሽን ምንጃር ቡልጋ…ተራሮች ቆመው ሰው መኖር ከጀመረ ዘመን አንስቶ ሴቶቻችን ለጉልጓሎ፡ አረም፡ አውድማ ሥራ ላይ፡ ጭፋሮ ላይ ‘ እግረጠባብ ሱሪ’ አድርገው በውጊያውም ተሰልፈው፡ ሰንቀው ባሎቻቸውን አበረታተዋል። በግሪክ ዴሞክራሲ ዛሬ በ፳፩ኛው ክ/ዘመን ሴት ሱሪ ማድረጓ ሀጢያት፡ የወንድ ሥራ መኪና መንዳት፡ በቢሮ ተቀጥሮ መሥራትን ይጸየፋሉ ሴትና ልጅ ወደ ጓዳ…?ይቺ ናት ጨዋታ! እኛን የሚቀድሙን ካርታቸው አውሮፓ መሸጎጡ እንጂ እንግሊዞች እንደሚሏቸው (ኋይት ትራሽ) ለማለት ኢትዮጵያዊነቴ ይይዘኛል ልበል? “ሰዶ ማሳደድ ሲያምርህ ሀገርህን በክልል ለውጥ” ሆነ እንጂ የቆጡን አወርድ ብለን መውደቃችን እንጂ… ጎበዝ ያልተነገረላቸው የተረሱ ፈላስፎች አሉን… ጥንታዊት ሀገር ሥንል ያረጀን ማለታችን የ፻ ዓመት ታሪክ መናፈቃችን አደለም በማግስቱ ሚሊኒየም ማክበር!? ግን እግዚኦ ወዲያና ወዲህ ሆነ በለው!(ወይ መኮርኮር…ምትኩ አዲሱ ባሉበት ሰላምታዬ ከምሥጋና ጋር ነው። በቸር ይግጠመን
በሀገር ደረጃ የፈተና ስርቆትን መፈጸም ፓለቲካዊ ጥቅም ይሰጠናል ብሎ የሚያይ ሀገራዊ የሆነ የፖለቲካ ፓርቲ አለ ብሎ ለማመን በጣም ያስቸግራል። በዋናነት እብደቱ ያለው በክልሎች መካካል በሚደረግ ውድድር ላይ ነው። የኔ ክልል ልጆች በይበልጥ ዩኒቨርሲቲ መግባት ቻሉ ፤ እታች ያሉ ትምህርት ቢሮዎች ደግሞ እኛ ጥሩ እየሰራን ነው ብዙ ተማሪ አሳለፍን ለማለት እንዲሁም የግል ትምህርት ቤቶች ብዙ ገንዘብ እያሰባሰቡ ለፈታኞች ጉቦ በመስጠት በርካታ ተማሪ ለማሳለፍ የሚፈጽሙት ነገር ነው። በአጠቃላይ በስራና በትምህርት ሳይሆን በአቋራጭ ውጤት ማግኘት እንችላለን ብሎ በማሰብ ትምህርት ከሚፈልገው ንጽህና አንጻር አዋቂ ቀርቶ ልጆች እንኳን የሚጸየፉት ነገር ነው በሀገራችን እየሆነ ያለው። ይሄ በፍጹም ሊቀጥል አይችልም። “በሚቀጥለው ዓመት አዲስ ስርዓተ ትምህርት ይተገበራል” “ዩኒቨርሲቲዎች ራሳቸው በሰጡት ፈተና ብቻ የሚለኩበት ሁኔታ ከ2015 ዓ.ም ማብቂያ ጀምሮ ያበቃል” “በጦርነት ከወደሙት ትምህርት ቤቶች መቶ ያህሉን መልሶ ለመገንባት ዝግጅት እየተደረገ ነው “የሁለተኛ ደረጃ መልቀቂያ ፈተናን ከተማሪዎች ክልል ውጪ ባሉ ዩኒቨርሲቲዎች ለመስጠት ታቅዷል” “ዩኒቨርሲቲዎች ከመንግስት ጥገኝነት የተላቀቁ ነጻ ተቋማት እንዲሆኑ ለማድረግ እየተሰራ ነው” የዘመን መጽሔት የሐምሌ ወር እትም የአብይ ርዕስ አምድ እንግዳ ያደረግናቸው የትምህርት ሚኒስቴር ሚኒስትሩን እና የኢትዮጵያ ዜጎች ለማህበራዊ ፍትህ /ኢዜማ/ ፓርቲ መሪውን ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋን ነው። ከፕሮፌሰር ብርሃኑ ጋር ባደረግነው ቆይታ የትምህርት ዘርፉን ፣ ወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳዮችን እና የሚመሩትን ፓርቲ የተመለከቱ ጥያቄዎችን አቅርበንላቸዋል እንደሚከተለው ይቀርባል። ዘመን፡- በአንድ በኩል ከገዢው ፓርቲ በመቀጠል በርካታ አባላትን ያቀፈ ሀገራዊ ተፎካካሪ ፓርቲ መሪ በሌላ በኩል ደግሞ የትምህርት ሚኒስቴር ሚኒስትር ነዎት። ሁለቱን ግዙፍ ኃላፊነቶች እንዴት እያስኬዷቸው ነው ያሉት? ፕሮፌሰር ብርሃኑ ፡- በተቻለ መጠን ሁለቱንም መስራት በሚገባኝ ልክ ለመስራት እሞክራለሁ። የትምህርት ሚኒስቴር ኃላፊነት በጣም ይከብዳል። ትልቅ ተቋም ነው። በተለይም ብዙዎች የሚስማሙባቸውን ችግሮቹን ለመፍታት በጣም ብዙ ነገሮችን መነካካት የሚፈልግ ሆኖ ነው ያገኘነው። በትምህርት ሚኒስቴር በኩል ስራው ይበዛል ነገር ግን በዛ ምክንያት ሌላውን ኃላፊነቴን ዝም ብዬ አልተውኩትም። ሁለቱንም አንድ ላይ ለማስኬድ ነው የምሞክረው። ዘመን፡- ሁለቱን ኃላፊነቶች ያለችግር ጎን ለጎን እያስኬዱ እደሚገኙ እየነገሩኝ ነው ? ፕሮፌሰር ብርሃኑ፡- ያለችግር ማለት ምን ማለት እንደሆነ አላውቅም። ስራ ስትሰራ ችግሮች ይኖራሉ። ችግሮቹን እየፈታህ መሄድ ነው። ከዛ አንጻር እስካሁን የምሰራውን ስራ የሚያስቆም ነገር አልገጠመኝም። ዘመን፡- የተፎካካሪ ፓርቲ መሪ ሆነው የገዢው ፓርቲ ሚኒስትሮች ምክር ቤት አባል መሆንዎ ላይ የሚና መደበላለቅ ያመጣል በሚል ጥያቄ የሚያነሱ ወጎኖች አሉ። የእርስዎ ምላሽ ምድን ነው ? ፕሮፌሰር ብርሃኑ ፡- ለዚህ ሀገር አዲስ ሆኖ እንደሆነ አላውቅም፤ ያልተለመደ ነገር አይደለም። በተለይ በአንድ ሀገር ያለው የፖለቲካ ሁኔታ በአዘቦት ጊዜ ከሚደረገው የፖለቲካ ፉክክር ያለፉ ችግሮች እና አደጋዎች በሚያጋጥሙት ጊዜ ሀገሮች እነዚያን ችግሮች የልዩነት ምክንያት በማድረግ የሚመጡትን አደጋዎች በጋራ ለመቀልበስ የዚህ አይነት ሙከራዎች ያደርጋሉ። በብዙ ሀገሮች የተለመደ ነው። ኢትዮጵያ ያለችበት ሁኔታ ለማንም ግልጽ ነው። የሀገሪቱ ህልውና ራሱ ጥያቄ ውስጥ የገባበት ጊዜ ነው። ስለዚህ በዚህ ጊዜ ተባብሮ ሀገር ለማዳን መስራት ጤነኛ ከሆነ ሰው ይጠበቃል ብዬ ነው የማስበው። ዘመን፡- የትምህርት ጥራትን ለማሻሻል እና መሰረት ለመጣል ያስችላሉ በሚል የተጀመሩት የሪፎርም ስራዎች የእስካሁን ሂደት ምን ይመስላል ? ፕሮፌሰር ብርሃኑ፡- ብዙ ነገሮች ስለሆኑ የሚሰሩት ውጤታቸውን በአንድ ጊዜ ለማየትና ለመለካት የሚያስችል ሁኔታ የለም። በተለይ ትምህርትን የመሰለ ትውልድን ለረጅም ጊዜ የሚቀርጽ ነገር በሁለት ሶስት ዓመት ውጤቱ አይታይም። ሲበላሽም ለብዙ ጊዜ ቆይቶ የተበላሸ በመሆኑ ለማስተካከልም የተወሰነ ጊዜ መውሰዱ የማይቀር ነገር ነው። እኛ አሁን እያደረግን ያለነው የችግሮቹን ምንነት ለመረዳት አስፈላጊ ሆነው ባገኘናቸው ክፍሎች ላይ ተጨማሪ ጥናቶችን በማጥናት ለችግሮቹ ምክንያት ይሆናሉ የሚባሉትን ነገሮቸ መለየት ፤ ከሚመለከታቸው አካላት ከትምህርት ማህበረሰብ ፣ ከመምህራን ፣ ከተማሪዎች እና ከክልል ትምህርት ቢሮዎች ጋር በሰፊው በመወያየት ችግሩን በተመለከተ የጋራ ስምምነት አንዲኖር ማድረግ ነው። ከዚህ ጎን ለጎን ለሪፎርሙ አስፈላጊ የሆኑ የስርዓተ ትምህርት ቀረጻ እና የትምህርት መሰረተ ልማቶችን መቀየር የመሰሉ በአብዛኛው የዝግጀት የሚባሉ ነገር ግን ደግሞ በተወሰነ ደረጃ ከዝግጅትም ያለፉ ስራዎችን በመስራት ላይ ነው ያለነው። እነዚህ ስራዎች ብዙ ጊዜ የሚወስዱ እና በቶሎ ሊስተካከሉ የሚችሉ ነገሮች አሉባቸው። ስለዚህ አስቸኳይ ብለን የለየናቸውን ስራዎች በአንድ በኩል እንሰራለን፣ በመካከለኛ ጊዜ የሚሰሩ ስራዎችን በሚመለከት ዝግጅት እናደርጋለን እንዲሁም ረጅም ጊዜ ለሚወስዱ ስራዎች ደግሞ አስፈላጊ የሆኑ ጥናቶችን ከማከናወን ጀምሮ ስራዎቹን እንዴት ባለ መዋቅርና መንገድ ብንሰራ ውጤት ማምጣት እንችላለን በሚል ዝግጅት እናደርጋለን። በረጅም ጊዜ የምንከውነው አንዱ ስራችን ማህበረሰቡ በትምህርት ዙሪያ ያለው የሞራል ክስረት በምን መልኩ እንደገና ይጠገናል የሚለው ነው። እንዲህ ያሉ ችግሮች በአንድ ጊዜ የሚቀየሩ ስላልሆኑ የረጅም ጊዜ ስራ የሚፈልጉ ናቸው። ዘመን፡- በ 2015 ዓ.ም. አዲስ ስርዓተ ትምህርት ለመተግበር እየተደረገ ያለው ዝግጅት ምን ደረጃ ላይ ይገኛል? ፕሮፌሰር ብርሃኑ፡- የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርትን በሚመለከት ባለፈው ዓመት በተወሰኑ ትምህርት ቤቶች ላይ የተጀመረው አዲስ የስርዓተ ትምህርት ሙከራ ስለተጠናቀቀ በሚቀጥለው ዓመት መጀመሪያ በሁሉም ትምህርት ቤቶች ይተገበራል። ክልሎች ለትግበራው የሚያስፈልጉትን መጽሐፎች ቋንቋ የመተርጎም ስራዎች እየሰሩ ነው። ከዚያ የሱሪ ባንገት ነገር እንዳይሆን ጊዜው ሲደርስ መጽሐፍ ወደ ማሳተም ስራ እንገባለን። በተመሳሳይ መልኩ የሁለተኛ ደረጃ ስርዓተ ትምህርት ተሰርቶ አልቋል ነገር ግን መፈተሽ ስላለበት በቀጣዩ ዓመት በተወሰኑ ትምህርት ቤቶች ላይ ይሞከራል፤ ከዚያም በ2016 ዓ.ም. በሁሉም ትምህርት ቤቶች ላይ ተግባራዊ ይደረጋል። ዘመን፡- የመጀመሪያ ደረጃ ስርዓተ ትምህርቱ በሙከራ ትግበራ ወቅት ያጋጠሙት ችግሮች ነበሩ ? ፕሮፌሰር ብርሃኑ፡- እንዲህ ያለ ስርዓት ሁለት ሶስት አራት ጊዜ የሚኬድበትና በየጊዜው እየተሻሻለ መጨረሻ ደረጃ ላይ ደረሰ እስከሚባል ድረስ ችግሮችን አጥርቶ ለመሄድ የሚጣርበት ነው። በዚህ ደረጃ ስለሆነ ሙከራው የሚካሄደው እስካሁን መሰረታዊ ነገሩን የሚቀይሩ ችግሮች ማጋጠማቸውን አልሰማሁም። ዘመን፡- በቀጣይ በሁሉም ትምህርት ቤቶች ሲተገበር ሊያጋጥሙ ይችላሉ ተብለው የሚገመቱ ክፍተቶች አሉ ? ፕሮፌሰር ብርሃኑ፡- ልንገምት እንችላለን። እንዲህ አይነት አዲስ ፕሮጀክት ሲዘረጋ በተወሰኑ ትምህርት ቤቶች ላይ በሚደረጉ ሙከራዎች ቆንጆ ሆኖ ቢወጣም በሁሉም ትምህርት ቤቶች ላይ ተግባራዊ ለማድረግ ሲሞከር ሊያጋጥሙ የሚችሉ ነገሮች ይኖራሉ። ስርዓተ ትምህርትን የምናየው በወርቅ እንደተጻፈ የማይቀየር ነገር አድርገን አይደለም። በየጊዜው የዓለም እና የሀገራችን ሁኔታ እየተቀየረ ሲሄድ እየተሻሻለ የሚሄድ፣ ለተወሰነ ጊዜ እንዲያገለግል ሆኖ የሚዘጋጅ ሰነድ ነው። እስካሁን ካየነው በሀገር ውስጥ ብቻ ሳይሆን በውጭ ሀገር ባለሙያዎችም ተገምግሞ ያሉበት ችግሮች በደምብ ጠርተው እንዲሰሩ ተደርጓል። ስለዚህ ከሞላ ጎደል አዲሱ ስርዓተ ትምህርት የትምህርቱን ስርዓት ያሻሽለዋል ብለን ተስፋ እያደረግን ነው። ዘመን፡- በአዲሱ የሁለተኛ ደረጃ ስርዓተ ትምህርት የስፖርት ትምህርት እስከ 10ኛ ክፍል ድረስ ተሰጥቶ 11ኛ እና 12ኛ ክፍል ይቋረጣል። 9ኛ እና 10ኛ ክፍሎችም የትምህርት አይነቱ ክፍለ ጊዜ እንዲቀንስ ይደረጋል። በአንጻሩ በዩኒቨርሲቲ ደረጃ በኮመን ኮርስነት ይሰጣል። ይህ ለምን ሆነ ? ፕሮፌሰር ብርሃኑ፡- የሁለተኛ ደረጃ ስርዓተ ትምህርት ገና በሂደት ላይ ያለ ነው። ከስፖርት ትምህርት ጋር በተያያዘ 11ኛ እና 12ኛ የክፍል ደረጃዎች ላይ ይቆማል የሚል ነገር ከኤክስፐርቶቹ ጋር በነበረኝ ቆይታ አልሰማሁም። ነገር ግን ያለቀ ነገር ባለመሆኑ የምንከታተለው ነገር ነው። በትምህርት ሚኒስቴር በኩል የያዝነው አንድ ነገር ግን አጠቃላይ የስፖርት ትምህርትን በሚመለከት ዝም ብሎ በክፍል ውስጥ መስጠት ብቻ ሳይሆን በየትምህርት ቤቱ ጠንካራ የሆነ የስፖርት እንቅስቃሴ መኖር አለበት ብለን በትኩረት እየሰራን ነው። አሁን በአዲስ መልክ በምንሰራቸው ትምህርት ቤቶች ዲዛይን ላይ ለምሳሌ በቂ የሆኑ የስፖርት ማዝወተሪያ ስፍራዎች እንዲኖሩ እያደረግን ነው። የአእምሮ ብቃትና ቅልጥፍና ከሰውነት ብቃትና ቅልጥፍና ጋር አብሮ መሄድ አለበት። እኛ ሀገር ትምህርት ቤቶች በስፖርት ዙሪያ ብዙ ነገር መስራት ሲችሉ ለዚያ የተመቻቸ ሁኔታ ስላልነበር የሚጠበቅባቸውን አስተዋጽኦ እያደረጉ አይደለም። በትምህርት ቤቶች መካከል የሚኖሩ ስፖርታዊ ውድድሮች የአካል ብቃት እንቅስቃሴን ከማበረታት ባለፈ ብዙ ተያያዥ ጥቅሞች አሏቸው። ለምሳሌ ማህበረሰቡን እና ትምህርት ቤቶቹን ያገናኛሉ። ወላጆች ልጆቻቸው በስፖርት እንቅስቃሴዎች ሲሳተፉ ሄደው ስለሚያዩ ከትምህርት ቤቶቹ ጋር ያላቸውን ግንኙነት ጠንካራ ያደርገዋል። በስፖርት ብቻ ሳይሆን ከሙዚቃ ጀምሮ ስነጥበብ እና የእጅ ስራዎችን የመሰሉ ከዚህ በፊት ሙሉ ለሙሉ ከትምህርት ስርዓቱ የወጡትን ለመመለስ ነው እኛ የምናስበው። በስፖርትም በኩል የሚሰጠው ትኩርት ይጨምራል እንጂ ይቀንሳል የሚል እምነት የለኝም። ዘመን፡- በቀጣዩ ዓመት ለዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች መውጫ ፈተና ለመስጠት እየተደረገ ያለው ዝግጅት ምን ይመስላል ? ፕሮፌሰር ብርሃኑ፡- በሙሉ አቅማችን እየተዘጋጀን ነው። የሚቀር ነገር አይደለም 2015 ዓ.ም. የትምህርት ዘመን ማብቂያ ላይ ይጀመራል። ከዚህ በፊት እንደነበረው ዲግሪ ዝም ብሎ የሚሰጥበት ነገር ሀገሪቱን አጅግ በጣም ክፉኛ ጎድቷታል የሚል እምነት አለኝ። ይህ ከዩኒቨርሲቲ ፕሬዚደንቶች ፣ ከግል ኮሌጅ አመራሮችና ባለቤቶች እንዲሁም ከዩኒቨርሲቲ መምህራን እና ተማሪዎች ጋር ሰፊ ውይይት ያደረግንበት ጉዳይ ነው። እንደሚታወቀው አዲስ ሀሳብ አይደለም ከዚህ በፊት ተሞክሮ ብዙ ተቃውሞ ስለገጠመው የሕግ እና ህክምና ትምህርቶች ላይ ብቻ ፈተናው እንዲሰጥ ተደርጎ ሌሎቹ ላይ ሙሉ ለሙሉ እንዲቀር ተደርጎ ነበር። አሁን ግን በአጠቃላይ ከከፍተኛ የትምህርት ጥራት ችግር ጋር በተገናኘ ምንም ልንወጣው የማንችልበት ደረጃ ላይ በመድረሳችን ሁኔታውን ለማስተካከል ዩኒቨርሲቲዎቹ ራሳቸው በሰጡት ፈተና ብቻ የሚለኩበት ሁኔታ ከጀርባው ያለ ጠንካራ የሞራል መሰረት ይጠይቃል። ከዚህ በፊት የነበረው አንዱ ችግር ዝም ብሎ ማሳለፍ የሚባል ነገር አለ። ተማሪዎች ከወደቁ የትምህርት ክፍሉን ድክመት ያሳያል እየተባለ የተመጣበት መንገድ ምን ያህል ሀገሪቱን እንደጎዳት ለውይይት የሚቀርብ አይደለም። እኔ በዚህ ጉዳይ ላይ ላለፉት ሰባት ወራት በትምህርት ዙሪያ ከሚሰሩ የዩኒቨርሲቲ ፕሬዚደንቶች እና የግል ኮሌጆች ባለቤቶች የለም መሆን የለበትም የሚል አይን ያወጣ ክርክር አልገጠመኝም። ሁልጊዜ የሚሰማው ለምን በእኛ ጊዜ የሚባል ነገር አለ ፤ ይሄ ደረቅ ክርክር ነው የሚሆነው። በአንድ በሆነ ጊዜ መጀመር አለበት ምክንያቱም በከፍተኛ ትምህርት ጥራት ላይ እየደረሰ ያለው ጉዳት ሀገሪቱን ክፉኛ ዋጋ እያስከፈላት ነው። ለዩኒቨርሲቲዎችም ለተማሪዎችም ለወላጆችም የአንድ ዓመት የዝግጅት ጊዜ ሰጥተናል። ይህንን ጊዜ ተጠቅመው ስራቸውን ሰርተው መጠበቅ አለባቸው። እንደሚታወቀው ይሄ የመውጫ ፈተና የተማሪዎች ፈተና አይደለም። ከተማሪዎቹ በላይ የትምህርት ክፍሎችና የኮሌጆች/የዩኒቨርሲቲዎች ፈተና ነው። እኛ እንደ ትምህርት ሚኒስቴር ከመውጫ ፈተናው የምናገኘው ዩኒቨርሲቲዎቹ ምን እያደረጉ ነው ለሚለው ጥያቄ መልሰ የሚሆን ነገር ነው። ዩኒቨርሲቲዎቻችን በእርግጥም ተማሪዎችን እያበቁ ነው ወይስ የዲግሪ ወፍጮ ቤት እንደሚሏቸው ጊዜ እያስቆጠሩ የትምህርት ማስረጃ የሚሰጡ ናቸው የሚለውን የምንለይበት ነው። ዘመን፡- እስከ ቅርብ ጊዜ ድረስ የአካባቢ ተወላጅነት የዩኒቨርሲቲ ፕሬዚደንት ለመሆን እንደ ዋነኛ መስፈረት ይወሰድ ነበር። ከፖለቲካ ተልዕኮ እና ትምህርትን ንግድ ከማድረግ ጋር በተያያዘም የከፍተኛ ትምህርት ተቋማትን ነጻነት ጥያቄ ውስጥ የሚከቱ አካሄዶች ሲታዩ ቆይተዋል። ትምህርት ሚንስቴር የከፍተኛ ትምህርት ተቋማትን ነጻነት ለማረጋገጥ እየሰራ ያለው ስራ ሩቅ በማይባል ጊዜ ውስጥ ሁሉም ዩኒቨርሲቲዎች ደጅ ሊደርስ ይችላል? ፕሮፌሰር ብርሃኑ ፡- በየክልሉና በየዞኑ ያሉት ዩኒቨርሲቲዎች የፌዴራል መንግስቱ ተቋማት መሆናቸው እንኳን ተረስቶ የዞኖች ተቋማት የሚመስሉበት ደረጃ ላይ ደርሰዋል የሚል ቅሬታ በማህበረሰቡ ውስጥ ስንሰማ ነው የቆየነው። በመጀመሪያ ለሁሉም ግልጽ ያደረግነው እነዚህ ዩነቨርሲቲዎች የክልል ንብረቶች አለመሆናቸውን እና የፌዴራል መንግስት ዩኒቨርሲቲዎች መሆናቸውን ነው። የፌዴራል መንግስቱ ናቸው ስንል እያንዳንዱ ኢትዮጵያዊ በሚከፍለው ታክስ የተቋቋሙ ናቸው። ስለዚህ ዩኒቨርሲቲዎችን የተወሰነ አካባቢ የሚጠቀምባቸው አድርጎ ማየት በጣም የተሳሳተና ተቀባይነት የሌለው መሆኑን በግልጽ ስንናገር ቆይተናል። የዩኒቨርሲቲዎች ነጻነት ግን ከዚህ ጋር ብቻ የሚያያዝ አይደለም። ዩኒቨርሲቲዎች በተፈጥሯቸው ሰብዓዊ ፣ ዓለም አቀፋዊ እና ዕውቀትን የምንሻባቸው ቦታዎች ናቸው። እውቀት ዘር እና ሃይማኖት ስለሌለው አለም አቀፋዊ የሆነ እውቀት መማሪያ ቦታዎች ናቸው። ስለዚህ እውቀትን መሻትን ዋናው ስራው አድርጎ የተፈጠረ ተቋም በመንገዱ ላይ እንቅፋት እንዳያጋጥመው ማድረግ ያስፈልጋል። በዚህ ምክንያት ነው ነጻነት ባለባቸው ሀገሮች ዩኒቨርሲቲዎች ከዕለት ተዕለት አሰራራቸው ጀምሮ ስርዓተ ትምህርታቸውን እስከመቅረጽ ፣ ተማሪዎችን ራሳቸው በሚሰጧቸው ፈተናዎች ለይተው ምን ያህሉን እንደሚቀበሉ እስከ መወሰን ፣ ያላቸውን ገቢና ወጪ አስተካክለው ለማንም ግልጽ በሆነ መልኩ እስከመስራት እንዲሁም ከመንግስት ጋር ባላቸው ግንኙነት ደግሞ መንግስት እንዲያስተምሩለት በሚፈልጋቸው ተማሪዎች በሚሰጠው የትምህርት ዕድል ቁጥር በስምምነት ተቀብለው እስከ ማስተናገድ የሚደርስ ነጻነት ያላቸው። አሁን በእኛ ሀገርም አንድ የመንግስት ካድሬ እናንተን የሚቆጣጠርበት ምንም ምክንያት ስለሌለ በሁለት እግራችሁ ቆማችሁ መስራት የምትችሉ ተቋሞች መሆን አለባችሁ በሚል ዩኒቨርሲቲዎች ከመንግስት ጥገንኝት እንዲላቀቁ በአጠቃላይ በመንግስት ደረጃ ስምምነት አለ። እንዲህ አይነት እርምጃዎች ሲወሰዱ በመንግስት እጁን ተይዞ ሲራመድ የነበረን ተቋም በአንድ ጊዜ ራሱን ችሎ እንዲሄድ ብትለቀው እናዳይሳካለት ነው የምታደርገው። እኛ ይሄ ነገር በደምብ ተሳክቶ ሁሉም ዩኒቨርሲቲዎች ነጻ ሆነው መንግስት ምንም አይነት የፖለቲካ ጣልቃ ገብነት እንዳይኖረው ለማድረግ እንፈልጋለን። ዕድሉን አበላሽተውት እንደገና በመንግስት ቁጥጥር ውስጥ ይግቡ እንዳይባል በጥንቃቄ መስራት ያስፈልጋል። የረጅም ጊዜ ተቋም የሆነው አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲን በቀጣዩ የትምህርት ዘመን ነጻ እንዲሆን በማድረግ ሂደቱን እንጀምራለን። በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የሚያስፈልጉ ሪፎርሞችን የሚሰሩ ከ80 በላይ የዩኒቨርሲቲው ምሁራን የሚሳተፉበት የለውጥ እንቅስቃሴ እየተካሄደ ነው። እነዚህን እንቅስቃሴዎች ሲጨርሱ እኛም የቻርተር ዩኒቨርሲቲ እንዲሆን እያደረግን ያለነውን ዝግጅት አጠናቀን በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ እንጀምርና በቀጣይ የበቁትን እና የተሻለ ቁመና ላይ የሚገኙትን እየለየን ራሳቸውን ችለው እንዲወጡ እያደረግን እንሄዳለን። የመንግስት ፍላጎት ቢቻል በሚቀጥሉት አምስት ዓመታት ሁሉንም ነጻ ዩኒቨርሲቲዎች ለማድረግ ነው። ዘመን፡- በጦርነት ምክንያት የወደሙ ትምህርት ቤቶችን መልሶ ለመገንባት እየተደረገ ያለው እንቅስቃሴ ምን ደረጃ ላይ ይገኛል ? ፕሮፌሰር ብርሃኑ፡- የኢትዮጵያን የትምህርት ስርዓት ለማስተካከል ምን ምን ነገሮችን ነው ማድረግ ያለብን በሚል ከዚህ በፊት በትምህርት ሚኒስቴር የተሰሩ ጥናቶች አሉ። ለምሳሌ የመምህራን ብቃት ምን ደረጃ ላይ ነው የሚገኘው ፣ የትምህርት ቤቶች መሰረተ ልማት ምን ደረጃ ላይ ነው ያለው ፣ የትምህርት ቤት ርዕሰ መምህራን የብቃት ደረጃ ምን ይመስላል እያልን የተሰሩ ስራዎችን በሙሉ ነበር የፈተሽነው። በዚህ ሂደት አንዱ ያየነው ነገር ኢትዮጵያ ውስጥ ካሉት የመንግስት ትምህርት ቤቶች 99 ነጥብ ዘጠኝ በመቶ የሚሆኑት ሙሉ ለሙሉ ትምህርት ሚኒስቴር ያወጣውን አራት ደረጃ ያለው የብቃት ማዕቀፍ የማያሟሉ መሆናቸውን ነው። ከ 47 ሺ አካባቢ ትምህርት ቤቶች ዝቅተኛ የሆነውን አራተኛ ደረጃ አሟልተው ተማሪዎችን ተቀበሎ ለማስተማርና ጥሩ የትምህርት ከባቢ ለመፍጠር የሚችሉ ናቸው ተብለው የተለዩት ስድስት ትምህርት ቤቶች ብቻ ናቸው። ከታች ጀምሮ ልጆች መጥተው ትምህርት ለመማር የሚያስችል አከባቢ ውስጥ ነው ወይ የሚገቡት ብለን ስናስብ ጉዳዩ ለትምህርት ጥራት አንዱ ችግር መሆኑን እንረዳለን። ልጆች ሀሁ ብላችሁ ቁጠሩ ስለተባሉ ብቻ አይደለም ትምህርት የሚያገኙት፣ በአጠቃላይ ያለው ከባቢ ሁኔታ ለትምህርት የሚስብ እና ንጽህና ያለው መሆኑ በመሰረታዊነት አስፈላጊ የሆነ ነገር ነው። የተወሰኑ ትምህርት ቤቶችን ከጎበኘን በኋላ በእርግጥም ዕድሉ ካለ አቅሙ በሚፈቅድ ጊዜ አንዱ መደረግ ያለበት ነገር የትምህርት ቤቶቹን ደረጃ ማሻሻል ነው የሚል ስምምነት ላይ ደርሰን ነበር። ጦርነት መቀስቀሱን ተከትሎ ደግሞ ወያኔዎች በእልህና ነውር በሚያሰኝ መንገድ ትምህርት ቤቶችን ማፍረስ እንደ ቁም ነገር አድርገው በመያዛቸው ወደ አንድ ሺህ 300 ያህል ትምህርት ቤቶች ሙሉ ለሙሉ ፈርሰውብናል ፤ ሶስት ሺህ ገደማ ተጨማሪ ትምህርት ቤቶች ደግሞ በጣም ተጎድተዋል። በተለይም ሙሉ ለሙሉ የፈረሱትን ትምህርት ቤቶች በአዲስ መልክ መገንባት አለብን። ስለዚህ በአዲስ መልክ መገንባት ያለብንን ትምህርት ቤቶች ለምንድን ነው እኛ በምናስበው ጥሩ ትምህርት ቤት በሚያሰኝ ደረጃ ለመስራት የማንሞክረው የሚል ጥያቄ አነሳን። ከባድ ይሆናል፤ የገንዘብ ችግር ይኖራል ነገር ግን ማህበረሰቡን እና ውጪ ሀገር ያሉትን ኢትዮጵያውያን አሰባስበን ከሄድንበት አያቅተንም በሚል ወደ እንቅስቃሴ ገባን። መጀመሪያ ያደረግነው የወደፊቶቹ የኢትዮጵያ ትምህርት ቤቶች ምን መምሰል አለባቸው በሚል ዲዛይን ማዘጋጀት ነበር። ትምህርት ቤቶች ለተማሪዎቹ የተከለሉ ቦታዎች ፣ ትምህርት ቤቱና ማህበረሰቡ የሚገናኙባቸው ቦታዎች እና ውጪ ከአጥሩ ጋር ተያይዘው ተማሪዎቹ የሰሩትን የአካባቢ ሰውም ያመረተውን ይዞ መጥቶ የሚገባያዩባቸው ቦታዎች እንዲኖራቸው ተደርገው ይሰሩ ተብሎ የትምህርት ዘርፍ ሰዎች ፣ የስነ ልቦና ባለሙያዎች ፣ ከዚህ በፊት የመንግስትና የግል ትምህርት ቤቶች የገነቡ አካላት እና ሌሎችም በጋራ የተሳተፉበትን ዲዛይን አሰርተናል። ዲዛይኑን ለማዘጋጀት ሶስትና አራት ወራት ጊዜ ወስደናል። የተዘጋጀው ዲዛይን እንዲገመገም ተደርጎ ተወያይተንበት ይህ ይጨመር ያ ይቀነስ ካልን በኋላ መጨረሻ ላይ የኢትዮጵያ የወደፊት ትምህርት ቤቶች ይሄን መምሰል አለባቸው የሚል ስምምነት ላይ ደርሰናል። ሙሉ ለሙሉ አንድ አይነት ይሆናሉ ማለት ሳይሆን ቢያንስ ማዕቀፉ ወጥነት ሊኖረው ይገባል ነው ያልነው። እያንዳንዱ ትምህርት ቤት ግን ከአካባቢው ጋር በተያያዘ ሞቃታማ ወይም ቀዝቃዛ አሊያም ተራራማ ቦታ መሆኑን ከግምት ባስገባ መልኩ ዲዛይን ሊሰራለት ይገባል ብለን ከኢትዮጵያ የአርክቴክቶች ማህበር ጋር ተስማምተን እነሱም ለሀገር እንደሚደረግ አስተዋጽኦ ዲዛይኖቹን በነጻ ሊሰሩልን ተስማምተው አሁን ከመቶ በላይ ዲዛይኖች ተሰርተው እያለቁ ነው። የሚቀጥለው ዓመት መጠናቀቂያ ድረስ እስከ ሁለት መቶ እንደርሳለን ብለን እየሰራን ነው የምንገኘው። በቅርብ ጊዜ ይህ ክረምት ከመውጣቱ በፊት በሙከራ ደረጃ ሶስት አራት ትምህርት ቤቶች መገንባት እንጀምራለን። በፍጥነት ወደ ግንባታ መግባት የፈለግነው ትምህርት ቤቶቹ ምን ይመስላሉ የሚለውን በማየት ከክረምት በኋላ በስፋት ግንባታዎችን ለማከናወን ነው። መጀመሪያ ሙሉ ለሙሉ የፈረሱትን እና የተጎዱትን ትምህርት ቤቶች ከሰራን በኋላ ምንም ወዳልሆኑት ነገር ግን ደረጃቸውን ወዳልጠበቁት ውስጥ ገብተን ቀስ በቀስ አስርም ሃያም ዓመት ይፍጅ 47 ሺዎቹን ትምህርት ቤቶች መቀየር አለብን የሚል አቅጣጫ አስቀምጠናል። በዚህ ብቻ አያበቃም አንዱ የኢትዮጵያ ትምህርት ችግር ምንድን ነው ብለን ስንወያይ በጣም ግልጽ ሆኖ የወጣልን የኢትዮጵያ የወደፊት መሪዎች ከየት ነው የሚወጡት የሚለው ጥያቄ ነው። በሳይንስ ፣ በቴክኖሎጂ ፣ በስነ ጥብብ ፣ በፍልስፍና ፣ በፖለቲካ እና በሌሎችም መስኮች ወደፊት ማህበረሰባችንን እንደ ማህበረሰብ ሊመሩ የሚችሉ ልጆችን የት ላይ ነው ብቁ የሆነ ትምህርት የምናስተምራቸው ብለን መመርመር ይዘን ነበር። በጣም የሚገርም አይነት የትምህርት ቤቶች ልዩነት ነው ያገኘነው። በጣም ጥቂት የሚባሉ ብዙ ገንዝብ የሚያስከፍሉ ከውጪ ሀገር ኮሚዩኒቲ ጋር የተገናኙ ትምህርት ቤቶች አሉ። በቁጥር ስድስት እና ሰባት ናቸው። እንዚህ ትምህርት ቤቶች ውስጥ ያሉ ተማሪዎች የውጭ ሀገር ዜጎች ናቸው ወይም ደግሞ በጣም ብዙ ብር መክፈል የሚችሉ ወላጆች ያሏቸው ናቸው። በእነዚህ ትምህርት ቤቶች የሚማሩ ተማሪዎች ሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን ሲጨርሱ ሀገር ውስጥ ቆይተው ማትሪክ እንኳን አይወስዱም። ጠቅላላ ትምህርታቸው ወደ ውጭ ሀገር ነው የሚሄደው። እነዚህ ሰዎች ተመልሰው ሀገራቸውን ያገለግላሉ ብሎ መጠበቅ በፍጹም አይቻልም። ምክንያቱም ከትምህርቱ ጋር የሚያገኙት የህይወት ዘይቤም የውጪው ስለሆነ እትብታቸው ከዚህ ሀገር ጋር የተያያዘ አይደለም። ስለዚህ እነሱ የወደፊት የሀገር መሪዎች ይሆናሉ ብሎ መጠበቅ የሚቻል አይደለም። በሁለተኛ ደረጃ መካከለኛ ገቢ አለው የሚባለው የህብረተሰብ ክፍል ልጆቹን የሚልክባቸው በተለይ ባለፈው ዓመትና እያገባደድን ባለነው ዓመት ለቅሶ ቤት እስኪመስሉ ድረስ ወላጆች የሚያለቅሱባቸው የግል ትምህርት ቤቶች አሉ። በእነዚህ ትምህርትቤቶችም በአብዛኛው ያየነው እንግሊዝኛ ቋንቋን ከማስተማር ባሻገር ይዘትን መሰረት ባደረገ የትምህርት አሰጣጥ ረገድ በወላጆች ዘንድ ያን ያህል እርካታ የለም። ሶስተኛ ደረጃ ላይ የሚገኙት ሙሉ ለሙሉ ችላ የተባሉት የመንግስት ትምህርት ቤቶች ናቸው። ጉዳዩን ይበልጥ መጥፎ የሚያደርገው ነገር ደግሞ የመንግስት ትምህርት ቤቶች ውስጥ ገብቶ ትምህርት ቤቶቹን ማሻሻል የሚችለው የመካከለኛ መደብ ሰው ጥሏቸው ሄዶ የግል ትምህርት ቤቶች ጋር ከትሟል። በዚህ ምክንያት የመንግስት ትምህርት ቤቶች በቂ ባጀት አለመኖርና የአስተማሪዎች ችግር ብቻ ሳይሆን ያለባቸው የሚከታተሏቸው ወላጆች እንኳን የሉም። ከግል ትምህርት ቤቶች ጋር ሲነጻጸር ምንም እንኳን ጥሩ የሚባል የተሻለ መሰረተ ልማት ቢኖራቸውም ክትትል በማድረግ ጥሩ ትምህርት እንዲሰጡ የሚያደርግ የወላጅ አካል ስለሌለ ከመንግስት ትምህርት ቤቶች የሚወጡ የማህበረሰብ መሪዎች አሉ ለማለት በጣም አስቸጋሪ ነው። የዚህ ሀገር መሪዎች ከየት ነው የሚመጡት ብለን ስንጠይቅ ይሄ ነው ያስደነገጠን ነገር። በዚህ ምክንያት ቢያንስ በተወሰነ መንገድ ዘር ሃይማኖት እና አካባቢ ሳንለይ ከሁሉም የኢትዮጵያ ክፍል ስምንተኛ ክፍል የሚጨርሱ ጥሩ ውጤት ያላቸውን ተማሪዎች በማዕከል የሚሰጥ ፈተና ፈትነን አዳሪ ትምህርት ቤቶች ገንብተን የወደፊት ሀገር መሪዎች መሆን እንዲችሉ እናዘጋጃቸው ብለን 50 ትምህርት ቤቶችን ለመገንባት አቅደናል። በ2015 ዓ.ም. በሁሉም ክልሎች አንድ አንድ በመገንባት በድምሩ 15 ትምህርት ቤቶችን እንሰራለን። የሚሰሩት ትምህርት ቤቶች ግን የሚገኙበትን ክልል ተማሪዎች ብቻ አይደለም የሚቀበሉት። ከየትኛውም ክልል የሚመጡ የሀገራችን ልጆች በዚያ የዕድሜ ክልል አብረው በመማር እርስ በእርስ መተዋወቅ መጀመር አለባቸው። ዘመን፡- በጦርነት ምክንያት የወደሙ ትምህርት ቤቶችን መልሶ ለመገንባት የተለያዩ አካላት ድጋፍ እያደረጉ መሆኑ ሲገለጽ ቆይቷል። በገንዘብ እና በአይነት ምን ያህል ድጋፍ እንደተደረገ የሚያሳይ መረጃ አለ ? ፕሮፌሰር ብርሃኑ፡- በሙሉ ደምሬ ይሄ ነው የምልህ ነገር አይደለም። ነገር ግን ለምሳሌ ከዲያስፖራ ፈንድ ጋር አራት ትምህርት ቤቶችን ለመገንባት ተስማምተን ኮንትራት ተፈራርመናል። እንደውም አሁን መጀመሪያ የሚሰሩት ትምህርት ቤቶች በጀታቸው ከዚያ የሚገኝ ነው። የካርል ፋውንዴሽን ከስድስት እስከ አስር ትምህርት ቤቶች እሰራለሁ ብሏል፤ ለእነሱም ዲዛይን እያዘጋጀን ነው። ራሳችን በትምህርት ሚንስቴር ደረጃ ከተለያዩ ስራዎች በፕሮጀክቶች ከምናገኘው ለዚህ ጉዳይ ቅድሚያ መስጠት አለብን ብለን የያዝነው የተወሰነ ገንዘብ አለ። ህዝቡን በቴሌ እና በተለያዩ መንገዶች እንዲያዋጣ ጠይቀን አምስት ሚሊየን ብር አካባቢ አግኝተናል። የተገኘው ገንዘብ አነስተኛ ስለሆነ በአዲስ መልክ ገንዝበ የማሰባሰብ ዘመቻ እንዳርጋለን ብለናል። አሁን ቢያንስ መቶ ትምህርት ቤቶች ለመስራት የሚያስችል አቅም አለን። ህብረተሰቡን ዝም ብለን ገንዘብ ስጥ ብቻ ከማለት በተወሰነ ደረጃ ትምህርት ቤቶቹን ሰርተን በማሳየት ምን ያህል ጥቅም ያለው ነገር እንደሆነ ሲመለከት አስተዋጽኦ ያደርጋል ብለን ተስፋ አድርገናል። ዘመን፡- ከዚህ ቀደም ክልሎች ያልተገባ ፉክክር ውስጥ ገብተው የሁለተኛ ደረጃ መልቀቂያ ፈተና ስርቆት መበራከቱን ገልጸው ነበር። ክልሎች እንዲህ ባለ ተግባር ላይ የተገኙት ምን ትርፍ ለማግኘት ነው ? ትምህርት ሚኒስቴር የፈተና ስርቆትን ለመቀነስ ዘንድሮ ፈተናውን በዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ ለመስጠት የያዘውን ዕቅድ ለማሳካት የሚያስችል ዝግጅት አድርጓል ? ፕሮፌሰር ብርሃኑ፡- በሀገር ደረጃ የፈተና ስርቆትን መፈጸም ፓለቲካዊ ጥቅም ይሰጠናል ብሎ የሚያይ ሀገራዊ የሆነ የፖለቲካ ፓርቲ አለ ብሎ ለማመን በጣም ያስቸግራል። በዋናነት እብደቱ ያለው በክልሎች መካካል በሚደረግ ውድድር ላይ ነው። የኔ ክልል ልጆች በይበልጥ ዩኒቨርሲቲ መግባት ቻሉ ፤ እታች ያሉ ትምህርት ቢሮዎች ደግሞ እኛ ጥሩ እየሰራን ነው ብዙ ተማሪ አሳለፍን ለማለት እንዲሁም የግል ትምህርት ቤቶች ብዙ ገንዘብ እያሰባሰቡ ለፈታኞች ጉቦ በመስጠት በርካታ ተማሪ ለማሳለፍ የሚፈጽሙት ነገር ነው። በአጠቃላይ በስራና በትምህርት ሳይሆን በአቋራጭ ውጤት ማግኘት እንችላለን ብሎ በማሰብ ትምህርት ከሚፈልገው ንጽህና አንጻር አዋቂ ቀርቶ ልጆች እንኳን የሚጸየፉት ነገር ነው በሀገራችን እየሆነ ያለው። ይሄ በፍጹም ሊቀጥል አይችልም። የሚያመጣው የሞራል ክስረት በጣም በብዙ መልኩ ነው የሚጎዳን። ዛሬ በዚህ መልኩ ያሳለፍነው ተማሪ ኮሌጅ ገብቶ እንደመጣበት መንገድ ሰርቆ ዲግሪ ከያዘ በኋላ የክልል ፋይናንስ ቢሮ እና ፍርድ ቤት ሄዶ እንዲሰራና ፍትህ እንዲሰጥ አይጠበቅም። ስራው ከህዝቡ ጉቦ መብላት እና ማጭበርበር ነው የሚሆነው። በትምህርት ላይ የምትፈጠረው ያልተገባ ነገር እያደር ስርዓቱን በሙሉ ነው እንደ ብል የሚበላው። ማንም ክልል ከዚህ ሊጠቀም እንደማይችል መረዳት ያስፈልጋል። በመንግስት በኩል ችግሩ መቆም በሚችልበት መንገድ እንዲቆም ለማድረግ ቆራጥነት አለ። ባለፉት ሁለት ሶስት ዓመታት ፈተናውን በዲጅታል መንገድ ለመስጠት ብዙ ሙከራዎች ተደርገዋል። ችግሩ አንድ ሚሊየን አካባቢ ለሚደርስ ተማሪ ፈተና ለመስጠት አንድ ሚሊየን ታብሌት ያስፈልጋል። ይህ 500 ሚሊየን ዶላር ይጠይቃል። ገንዘቡ ከቻይና በሚገኝ እርዳታ ይሟላል ተብሎ ነበር ያ አልተሳካም። አቅም ፈጥሮ ስርቆቱን ለማስቀረት እኛ ወደ ኃላፊነት ቦታው ከመምጣታችን በፊት ሙከራዎች ሲደረጉ ነበር። እኛ ከመጣን በኋላ ያሳለፍነው ውሳኔ በሁለት መንገድ መዘጋጀት አለብን የሚል ነው። ቴክኖሎጂውን ሀገር ውስጥ ማስገባት ከቻልን እሰየው በዲጂታል መልኩ ደህንነቱ በተጠበቀ ሁኔታ ፈተናውን እንሰጣለን። ያ ላይሆን የሚችል ከሆነ እና እንደ ከዚህ ቀደሙ ፈተናውን በወረቀት የምንሰጥ ከሆነ ከስርቆት መቶ በመቶ ነጻ ማውጣት እንኳን ባንችል በተቻለ መጠን ማንም ሰው በመስረቅ አልፋለሁ ብሎ አምኖ ሊሄድ የማይችልበትን ሁኔታ መፍጠር አለብን በሚል አማራጮችን አይተናል። አንዱ ፈተናው ለስርቆት የሚጋለጥበት መንገድ ከመጓጓዙ ጋር የሚያያዝ ነው። ፈተናው ከማዕከል ገጠር ድረስ ስለሚሰራጭ በሚጓጓዝበት ወቅት ለስርቆት ምቹ ይሆናል። ባለፈው ዓመት የፈተና ስርቆት ለመፈጸም ሲባል በተከፈተ ተኩስ ፈተናውን አጅበው ሲሄዱ የነበሩ ሶስት የፌዴራል ፖሊስ አባላት ተገድለውብናል። የፈተና ስርቆት የሰው ህይወት የሚጠፋበት ነገር ሆኗል። ችግሩን ለመቀነስ የክልል ኃላፊዎችን ከሁለተኛ ደረጃ መልቀቂያ ፈተናው እንለያቸውና ፈተናው ራሱ የፌዴራል ሚኒስቴር መስሪያ ቤት ፈተና ስለሆነ በፌዴራል ተቋማት ውስጥ ብቻ እንዲሰጥ እናድርግ ብለን አሁን ቢቻል ሁሉንም ተፈታኝ ተማሪዎች አጓጉዘን ከክልላቸው ውጪ ባሉ የኒኒቨርሲቲዎችና የፌዴራል ተቋማት ውስጥ ፈተናውን ለመስጠት ዝግጅት እያደረግን ነው ያለነው። ይሄ ሁለት ነገሮችን ያስቀራል። አንደኛ በመንገድ ላይ የሚኖረውን የመሰረቅ አደጋ ይቀንሰዋል። ሁለተኛ ክፍል ውስጥ ከተገባ በኋላ ደግሞ ለመስረቅ የሚቻልበትን ዕድል ይቀንሰዋል። ፈተናዎችን በማዘጋጀት ደረጃም ከዚህ በፊት አራት የተለያየ ኮድ ያላቸውን ፈተናዎች ነበር የምናዘጋጀው አሁን እስከ አስራ ሁለት አድርሰናቸው ፍጹም የተለያዩ እንዲሆኑ አድርገን ጎን ለጎን የሚቀመጡ ተማሪዎች ፈተና በቅደም ተከተሉ በፍጹም ያልተገናኘ እንዲሆን ለማድረግ እየሰራን ነው። እነዚህ ጥረቶች የፈተና ስርቆቱን በከፍተኛ ደረጃ ይቀንሱታል ብለን ነው ተስፋ የምናደርገው። ዘመን፡- ወቅታዊውን የሀገራችንን ሁኔታ ስንመለከት ስልቱን እየቀያየረ በየጊዜው በዜጎች ላይ የሚፈጸመው ግድያ እና ማፈናቀል እየተበራከተ መጥቷል። ችግሩን እንዴት ማስቆም ይቻላል ብለው ያምናሉ ? ፕሮፌሰር ብርሃኑ፡- ይሄ ለእኔ ሰዎች ወደ አውሬነት ተቀይረው የሞራል ስብዕናቸውን ሙሉ ለሙሉ አጥተው ህጻን ልጅ እና አዛውንት የሚገድሉበት ደረጃ ላይ ሲደርስ የፖለቲካ አላማ ማስፈጸሚያ መሆኑ ይቆምና እብደት ነው የሚሆነው። እንዲህ አይነት ነገር በምንም አይነት መንገድ ማህበረሰቡ ውስጥ ስር እንዲሰድ ሊፈቀድለት አይገባም። የችግሩ ምንጭ ምን እንደሆነ በደምብ አይቶ ያንን የችግር ምንጭ ለማድረቅ የሚያስችል ጠንካራ እንቅስቃሴ ከመንግስትም በአጠቃላይ ከህብረተሰቡም ሊኖር ይገባል። እንዲህ አይነት እንቅስቃሴዎች በተፈጥሯቸው ኢመደበኛ እንቅስቃሴዎች ስለሆኑ ከአንድ አገር ወይም ከቋሚ ጦር ጋር እንደሚደረግ አይነት ጦርነት የሚደረግባቸው አይደሉም። እንደ ታጣቂ ቡድን ውጊያ አካሄድክ የሚባለው ከመንግሥት ወታደሮች ወይም ከክልሉ ልዩ ኃይል ጋር ስትገጥም ነው። መሳሪያ ያልታጠቀ ሰላማዊ ህዝብ ዘንድ እየሄድክ መግደል አሸባሪነት ነው። ስለዚህ ዋናው ጥያቄ ለምንድን ነው ይሄንን የሚያደርጉት እና ማነው የሚጠቀመው የሚለው ነው። ምክንያቱም አንዳቸውም በዚያ የሚመጣ የፖለቲካ ጥቅም ያገኛሉ ብዬ አላስብም። የሚዘልቁበትም አይነት አይደለም። ህብረተሰቡ ተስፋ እየቆረጠ ሲሄድና መንግሥትም ህብረተሰቡን ለመከላከል በፀጥታ ኃይሎች ከሚወስደው እርምጃ ባሻገር የአካባቢው ህብረተሰብ ራሱን እንዲጠብቅ ማድረግ ሲጀመር በተወሰነ ደረጃ እየቀነሰ ይመጣል ብዬ አስባለሁ። በመንግሥት ደረጃ መወሰድ ያለበት የዚህ አይነት እርምጃ ነው። ይሄ ነገር ከዚህ ቀደም እንዴት ነው ጋብ ብሎ የነበረው፣ አሁን ደግሞ ባለፉት ሁለትና ሶስት ሳምንቶች ሊባባስ የቻለው በምን ምክንያት ነው ? እኔ እንደሚገባኝ ህወሃት መጀመሪያ ራሱ በየክልሉ የሚደረጉ ጦርነቶችን በፋይናንስ ሲያግዝ እንደነበር ስንሰማ ነበር። በዚያ በኩል ሀገርን ለማፍረስ ሞክረው ሞክረው አልሆን ሲላቸው በቀጥታ ጦርነት ውስጥ ገቡ። ሠራዊታችንን ገደሉ፤ ደብረሲና ድረስ መጡ። የኢትዮጵያ ሕዝብ በሀገሩ ህልውና ላይ እንደማይደራደርና ተሰባስቦ የሀገሩን ደህንነት ለማስጠበቅ ምን አይነት ጥረት እንደሚያደርግ አዩ። መከላከያው፣ ፌዴራል ፖሊሱ፣ ልዩ ኃይሉ፣ ፋኖው፣ ወዘተ. ተሰብስቦ ሀገራችንን አናስደፍርም ብሎ ተዋግቶ ትግራይ ድንበር ድረስ መለሳቸው። አደብ ገዝተው በሰላማዊ መንገድ እንዴት አብሮ እንደሚኖር መንገድ እንደመፈለግ ከዚያ በኋላም የያዙት፣ እኛ በቀጥታ ጦርነት ልናገኘው ያልቻልነውን ነገር ማህበረሰቡን እርስ በእርሱ አባልተን ልናገኘው እንችላለን የሚል ስትራቴጂ ነው ብዬ ነው የማስበው። በዋነኛነት አማራንና ኦሮሞን አባልተን ይህን ሀገር ለእኛ እንደሚመች አድርገን እንቀይረዋለን የሚል እምነት ይዘው የሚንቀሳቀሱ ይመስለኛል። በአገር ውስጥ ለዚህ መሳሪያ የሚሆኑ ደካማ ሰዎች አሉ። በፕሮፓጋንዳውም በምኑም እያደረጉ የህብረተሰቡን መንፈስ መረበሽና እንደ አንድ ሀገር የቆምን አይደለንም የሚል እሳቤ ውስጥ ለመክተት የሚደረግ ሙከራ ነው የሚመስለኝ። ይሄን ደግሞ ቁጭ ብሎ በደንብ ለሚያስበው ለአማራውም፣ ለኦሮሞውም ሆነ ለሀገሪቱ በፍጹም የማይበጅ አካሄድ ነው ብዬ አምናለሁ። ስለዚህ ሰዎች ዝግ ብለው ተረጋግተው ቁጭ ብለው ማሰብ አለባቸው። ዝም ብለን በስሜት እየተነዳን እርስ በእርሳችን ከምንቦጫጨቅ፣ ጠላት ማን ነው? ይሄን ማን ነው የሚፈልገው? እንዴት አድርገን ይሄንን ኃይል ነቅተን በመጠበቅ መምታት አለብን የሚለው ላይ መሥራት ያስፈልጋል። አሸባሪው ሸኔ በሲቪል ማህበረሰብ ላይ የሚወስደውን እርምጃ ለማስቆም የመንግስት፣ የኦሮሞ ማህበረሰብ፣ የአካባቢው ሚሊሻ፣ የአማራው ማህበረሰብ፣ የአፋሩ ማህበረሰብ፣ ወዘተ… የሁሉም ድጋፍ ያስፈልጋል። በዚህ ጊዜ ነው አንድነት የሚያስፈልገው። እንደዚህ አይነት ለሰውነት የሚሰቀጥጥ ግፍ መፈጸም የሚችሉ ኃይሎች ሲመጡብህ አጠገብ ካሉት ጋር አይደለም መባላት ያለብህ ተሰባስበህ ጠንከር ብለህ የመጡትን ኃይሎች ማስቆም ነው ያለብህ። ይሄ እንዳይሆን ነው እየሠሩት ያሉት። ቢያንስ ሥራዬ ብለው በያዙት በሶሻል ሚዲያው የተወሰነ ያህል የተሳካላቸው ይመስላል፤ ለረጅም ጊዜ ግን በፍጹም ይሳካል ብዬ አላምንም። በተጨማሪም በመንግስት መዋቅር ውስጥ ሆነው ችግር ያለባቸው አንዳንድ አካላት ካሉ መንግስት ውስጡን በአግባቡ ፈትሾ ከእነዚህ የጥፋት ሃይሎች ራሱን ማጽዳት ይጠበቅበታል ። ዘመን፡- ብሔራዊ ምክክሩ ውጤታማ እንዲሆን ከማን ምን ይጠበቃል ብለው ያምናሉ? ፕሮፌሰር ብርሃኑ፡- የኢትዮጵያ ሀገር መንግስትን ከመገንባት አኳያ ብዙ ዋና ዋና ጉዳዮች ናቸው በዚህ ቦታ የሚነሱት። ከህገ መንግስት ጋር የተያያዙ እና ሌሎችንም ጉዳዮችማንሳት ይቻላል። አንድ ፓርቲ ጂኦ ፖለቲካን ታሳቢ አድርጎ ያወጣው ህገ መንግስት ጭምር አለ። በመሆኑም የሀገራችንን አንድነት እና የህብረተሰቡን ሰላም ችግሮች ውስጥ የከተቱ ጉዳዮች ምንድን ናቸው ብሎ ቁጭ ብሎ በደንብ ፈትሾ በመወያየት ልብ ለልብ መገናኘት ይገባል። በውይይቱ የምንሳተፈው የፖለቲካ ዲስኩር ለማካሄድ ብቻ ሳይሆን አብረን እንደምንኖርና የአንድ ሀገር ልጆች መሆናችንን አስበን መሆን አለበት። ሁሉም የፖለቲካ ፓርቲዎች በደንብ አስበውበት ያላቸውን አመለካከት ከነምክንያታቸው ለህብረተሰቡ አስረድተው ልዩነቶቻችን ምን ምን ላይ ናቸው የምንስማማባቸውስ የትኞቹ ናቸው ብለው ለመግባባት መቅረብ ይኖርባቸዋል። በሚካሄደው ውይይት ልዩነቶቹን መፍታት የማይቻል ከሆነ ደግሞ ለህብረተሰቡ አቅርቦ እንዲወስንበት ማድረግ ተገቢ ይሆናል። በዚህም ሲቪል ማህበረሰቡ በሰላም የሚኖርበትን ሁኔታ ለመፍጠር ሲባል በዋና ዋና ሀገራዊ ጉዳዮቻችን ላይ ምንም ጥያቄ ውስጥ በማይገባበት ሁኔታ ኢዜማ፣ ብልጽግና፣ አብን፣ ወዘተ ማንም ቢመረጥ ልዩነት ስለማያመጣ በጋራ መስራት ያስፈልጋል ብዬ አምናለሁ። ዘመን፡- ከሁለት ሳምንት በፊት ኢዜማ ባካሄደው መደበኛ ጉባዔ በተካሄደ ምርጫ ለተጨማሪ ሦስት ዓመታት ፓርቲውን በመሪነት እንዲያገለግሉ ተመርጠዋል። በምርጫ ቅስቀሳ ወቅት የታየውን ፉክክር በመመልከት ኢዜማ በምርጫው ማግስት ለሁለት ሊሰነጠቅ ይችላል በሚል ስጋታቸውን የሚገልጹ ወገኖች ነበሩ። አጠቃላይ የምርጫውን ሂደት እና ስጋቱን እንዴት ይገልጹታል ? ፕሮፌሰር ብርሃኑ፡- ጉባዔው መደበኛ እና አመራር የሚመረጥበት ነበር። ለእኔ ትልቅ መድረክ ቢሆንም በሂደቱ ግን አንዳንድ ትንሽ መስመር ያለፉ ነገሮች ታይተውበታል። ዴሞክራሲያዊ ሥርዓት መፍጠር የሚፈልግ ፓርቲ መጀመሪያ ራሱ ዴሞክራሲያዊ መሆን አለበት። መሪዎቹን በፓርቲው ውስጥ በሚካሄድ ውይይትና ክርክር ፍጹም ነጻ በሆነ መልኩ የሚመርጥበት ሁኔታ ከሌለ በስተቀር ስልጣን ሲይዝ ዲሞክራሲያዊ ይሆናል ብሎ ለማመን አስቸጋሪ ነው። ስለዚህ እኛ እንደ ፓርቲ ዴሞክራሲያዊ ሥርዓት እንዲፈጠር እንፈልጋለን። ዴሞክራሲ እንዲፈጠር ከፈለግን ደግሞ ከፓርቲያችን አወቃቀርና አደረጃጀት ጀምሮ እስከ ጉባዔዎቻችን የምናደርጋቸው መድረኮች እና አሰራሮች ፍጹም ዲሞክራሲያዊ መሆን አለባቸው የሚል አቋም ይዘናል። ይህ አሰራር በእርግጥ ኢትዮጵያ ውስጥ የተለመደ አይደለም። የኢዜማ አደረጃጀት ለየት ይላል። አንድ ፓርቲ ተወዳድሮ ሲያሸንፍ የመንግስት ስልጣን ለመያዝ ብቻ መሆን የለበትም። ፓርቲው የመንግስት ስልጣን ሲይዝ የሚያገለግለው ፓርቲውን ወይም የመረጠውን ሰው ብቻ ሳይሆን ሁሉንም የሀገሪቱን ህዝብ ሊሆን ይገባል። ስለዚህ በተቻለ መጠን የመንግስት ስልጣን ከፓርቲው በተወሰነ ደረጃ መራቅ አለበት። በሀገራችን የተለመደው ግን የአውራ ፓርቲ ሞዴል አደረጃጀት ነው። ፓርቲው ሁሉን ነገር ይቆጣጠረዋል። በመንግስት መስሪያ ቤት ውስጥ ያለው ባለሙያ የሚያድገው በፓርቲ አባልነቱ ነው። በመንግስት መስሪያ ቤት መደበኛ በጀት የፓርቲ ስራ ይሰራል። ሰዎች የሚመድቡት በፓርቲ ሃላፊነታቸው ነው። የሲቪል ሰርቪስ ተቋም በፓርቲ አሰራር ይመራል። ይህ አሠራር ከበፊት ጀምሮ ብዙ ችግሮች ውስጥ ከቶናል። ከቀይ ሽብር ጀምሮ የወያኔ አሰራር አሁን ላይ እርስ በእርሳችን እንድንባላ አድርጎናል። እኛ እንደ ፓርቲ ከዚያ ትርምስ ውስጥ ወጥተን እውነተኛ ዴሞክራሲ መፍጠር አለብን ብለን ነው ያንን ልምምድ በማድረግ ላይ የምንገኘው። ይሁን እንጂ ሂደቱን ብዙ ሰው ስላለመደው በአንድ ፓርቲ ውስጥ በሚደረግ ውድድር እንደዚህ ዓይነት እሰጥ አገባና ክርክር ካለ የፓርቲው የወደፊት ዕጣ ፈንታው ምን ሊሆን ይችላል የሚል ስጋት ፈጥሮበታል። በመሆኑም እኛ በፓርቲያችን ውስጥ ጠንካራ ክርክርና ውይይት የምናካሂደው ዴሞክራሲን ለመለማመድና ለመገነባት ነው። በሂደቱ ብታሽንፍ የተሸነፉ ግለሰቦችን ሃሳብ ከግምት ውስጥ የምታስገባበት፣ ከተሸነፍክም በቀጣዩ ምርጫ ለመወዳደር ፓርቲው የሚሰጣቸውን ተግባራት አክብረህ የምትሰራበት ሁኔታ ነው የሚፈጠረው። ዘመን፡- ኢዜማን በሚመሩባቸው ቀጣዮቹ ሦስት ዓመታት ምን ለመስራት አቅደዋል ? ፕሮፌሰር ብርሃኑ፡- በቀጣዮቹ ሶስት ዓመታት ጊዜ ውስጥ በጣም ብዙ ተግባራትን ለማከናወን ዕቅድ ይዘናል። ከእነዚህ መካከል በርካታ መሪዎችን ለማብቃት የስልጠና ስራ እንሰራለን። አደረጃጀታችንን እንደገና ፈትሸን በሁሉም የሀገሪቱ ቦታዎች ጠንካራ የሆነ አደረጃጀት እንዲኖረን እናደርጋለን። በፖለቲካው ዙሪያ ከፊታችን ባሉት ሁለትና ሦስት ዓመታት ጊዜ ውስጥ ከብሔራዊ የምክክር ጉባዔ ጋር በተያያዘ የሚሰራ አንድ ኮሜቴ አዋቅረናል። በውይይት መድረኩ እንደ ድርጅት አባልነታችን ምን አጀንዳ ይዘን እንደምንነጋገር እና በምን ጉዳዮች ላይ የሰከነ ጽሁፍ ማዘጋጀት እንዳለብን እናስብበታለን። በተለይ ደግሞ የኢትዮጵያ የወደፊት ዕጣ ፈንታ ምን መሆን አለበት በሚለው ጉዳይ ላይ ሰፋ ያለ ሃሳብ አቅርበን ለመወያየት እንሞክራለን። እነዚህን ተግባራት የሚከታተሉ ሰዎች እንዲመደቡ ተደርጓል። በአጠቃላይ የተደላደለ የፖለቲካ ስርዓት በመፍጠር ሀገራችን ከገባችበት ችግር የምትወጣበትን ሁኔታ ለማገዝ እንሰራለን።
ራሱን፡ “የሰው ልጅ” እያለ የሚጠራው፡ የእግዚአብሔር ልጅ የኾነው፡ ዘለዓለማዊው ካህንና እውነተኛው ንጉሥ፡ ኢየሱስ ክርስቶስ፡ በመጨረሻው የሕይወት ዘመን እስኪገለጥ ድረስ፡ “መልከ ጼዴቅ” እና “ንጉሠ ሳሌም”፡ የልዑል እግዚአብሔር ካህንና የሰላም ንጉሥ፡ በሚል ስያሜ፡ የእርሱ ምሳሌ ኾኖ፡ በምድር ላይ የሚታይ፡ አንድ ደግ ሰው፡ ከኖኀ ዘመን አንሥቶ፡ በሰዎች መካከል፡ በተከታታይ፡ በኢየሩሳሌም፡ እየተሠየመ ይኖር ነበር። በዚህ ማዕርግ፡ በኢትዮጵያ፡ የእግዚአብሔር መንግሥት ዙፋን ላይ ከተቀመጡት አጼዎች መካከል፡ ዝክረ ነገራቸው፡ በቅዱሳንና በቅዱሳት ልቦና ተመዝግቦ፡ በይበልጥ የሚነበበውና በእነዚሁ አንደበት የሚነገረው፥ እንዲሁም፡ በየዘመናቸው፡ እንግዳ የኾኑ፡ የእግዚአብሔር ድንቃድንቅ ድርጊቶች ስለተፈጸሙ፡ ስማቸው፡ በገናንነት የሚጠራው፡ ሦስቱ ናቸው፤ እነዚህም፡ “ኢትዮጲስ”፡ በማዕረግ ስሙም፡ “መልከ ጼዴቅ” የተባለውና ሚስቱ፡ “እንተላ” የተባለችው፥ ከኖኅ፡ የቅዱሱን ኪዳን ሕያው ቅርስ፡ በውርስ የተረከበውና ኢየሩሳሌምን የቈረቈረው፡ የመጀመሪያው መልከ ጼዴቅ ነው። የመጀመሪያው መልከ ጼዴቅ፡ ይኸው ኢትዮጲስና ይህችው ሚስቱ፡ እንተላ፡ የመጨረሻውንና ዘለዓለማዊዉን፥ አማናዊዉንም መልከ ጼዴቅ ኢየሱስ ክርስቶስን በወለዱት፡ በመለኮታዊው አባቱ፡ በእግዚአብሔር አብና በሰብአዊት እናቱ፡ በድንግል ማርያም ተመስለዋል። ይኽው ቀዳማዊው መልከ ጼዴቅ፡ የቅዱሱ ኪዳን የመጨረሻ ማኀተም ለኾነው፡ ለክርስቶስ ቅዱስ ሥጋና ክቡር ደም፡ አርአያ ኾኖ በቆየው፡ በኅብስትና በጽዋው የቃል ኪዳን ምልክትነት፡ በእግዚአብሔር መንግሥት ውስጥ፡ ቤተ ሕዝብነትን፥ ሥልጣነ ክህነትንና በትረ ምልክናን አዋሕዶ ይዞ፡ አገልግሎቱን ሲያበረክት ኖርዋል፤ ይኽም አገልግሎት፡ ከትውልድ ወደትውልድ ሲተላለፍ ቆይቶ፡ በመካከለኛው መልከ ጼዴቅ አማካይነት፡ ከመጨረሻው መልከ ጼዴቅ ደርሷል። መካከለኛው (ኹለተኛው) መልከ ጼዴቅም፡ (በድንግልናዊነቱና በብሕትውናውም፡ ለኢየሱስ ክርስቶስ ምሳሌው የኾነለት)፡ እንዲሁ፡ እንደመጀመሪያው፡ የተቀደሰና የበቃ ሰው ስለነበረ፡ ቀድሞ፡ ጣዖት አምላኪ ለነበረው፡ ለአብራም፡ አምልኮተ እግዚአብሔርን፥ የሃይማኖትንና የምግባርንም ሥርዓት ካስተማረው በኃላ፡ “ሰማይንና ምድርን ለሚገዛ፡ ለልዑል እግዚአብሔር፡ የተባረክህ ነህ!” ብሎ፡ አብርሃምን በመመረቅ፡ የኢትዮጵያዊነት፡ አንዱ መታወቂያ በኾነው፡ በግርዛት ምልክትነት፡ ለእውነተኛው መለኮታዊው ቃል ኪዳን ያበቃውን፡ የእግዚአብሔር በረከት፡ በአብርሃም ላይ እንዲያድርበት አድርጓል። የመጨረሻውና አማናዊው መልከ ጼዴቅም፡ የምሕረት ጸጋውን፡ በሥጋውና በደሙ ቃል ኪዳን፡ ለፍጥረቱ ኹሉ፡ ለአንዴና ለመቼውም ጊዜ፥ ለዘለዓለሙም ሰጠ። እርሱም፡ ኢየሱስ ክርስቶስ ነው። መለኮት በተዋሀደው ትስብእቱ (በአምላካዊው ሰውነቱ) ምክንያት፡ የተስፋውና የትንቢቱ፥ የምሳሌውም ፍጻሜ፥ ዘለዓለማዊው ካህንና አማናዊው (እውነተኛው) የሰላም ንጉሥ ከኾነው፡ ከመጨረሻው መልከ ጼዴቅ በፊት ያሉት፡ ከላይ የተገለጡት፡ እኒህ፡ የመጀመሪያውና የመካከለኛው መልከ ጼዴቆች (አጼዎች)፡ በመለኮታዊው መንግሥት ውስጥ፡ ቤተ ሕዝብነትን፥ ቤተ ክህነትንና ቤተ ምልክናን አውሕዶ ለሰጣቸው፡ ለፈጣሪያቸው፡ እግዚአብሔር፡ ምስጋናቸውን ያቀረቡበት፥ ጸጋውን ይቀበሉበትና በረከቱን ያስተላለፍበት የነበረው፡ የቅዱሱ ኪዳን የዘወትር ምልክታቸው፡ የመሶቡ ኅብስትና የጽዋው መጠጥ ነበር። ይኽን፡ የቃል ኪዳን ምልክት የኾነውን፡ የመሶቡን ኅብስትና የጽዋውን መጠጥ፡ ኢትዮጵያውያን፡ ለሰብአዊ ሕይወታቸው ደኅንነትና ለማኅበራዊ ኑሮአቸው አንድነት፡ መገለጫ ይኾን ዘንድ፡ የግልና የቤተሰብ፥ የማኅበርና የኅብረተሰብ፥ የሃይማኖትና የአገር በዓሎቻቸውን ያከብሩበታል። እርሱንም፡ “ጠበል ጠዲቅ”፡ ማለትም፡ “ጸበለ መልከ ጸዴቅ”፡ “የመልከ ጸዴቅ በረከት” እያሉ፡ ዳቦውን በመሶብ፥ መጠጡን በጽዋ አዘጋጅተው በማቅረብ፥ ያንንም፡ በጥልቅ ሃይማኖታዊ ስሜት ኾነው፡ በእግዚአብሔር ስም፡ ጸሎት አድርገው በመሳተፍ፡ ምስጋናቸውን ያቀርቡበታል፤ መንፈሳዊና ሥጋዊ በረከትንም፡ ከእርሱ ይቀበሉበታል። ኢትዮጵያውያን፡ ይኽን ሥረዓት ሳያቋርጡ እየፈጸሙ የሚኖሩት፡ መልከ ጸዴቅ፡ ለሥጋዊው የኢትዮጵያዊነት ትውልዳቸው፡ ግንዱ አባታቸው በመኾኑ ብቻ ሳይኾን፡ ከእግዚአብሔር፡ በቃል ኪዳን ለተቀበላቸው፡ ለመንፈሳውያኑ ጸጋዎች፡ የእርሱ፡ ቀጥተኛ ወራሾች መኾናቸውንም ለማስታወስና ለማረጋገጥ ነው። ይኽውም፦ ፩ኛ፦ የእግዚአብሔር፡ የቃል ኪዳን ወገን ለመኾን ለሚያበቃው፡ ለኢትዮጵያዊው ሰውነት፡ የዘር ግንድ በመኾን፡ የቤተ ሕዝቡን፥ ፪ኛ፦ “የልዑል እግዚአብሔር ካህን” በሚል ማዕረግ ተሠይሞ፡ የቤተ ክህነትን፥ ፫ኛም፦ “እውነተኛው የሳሌም (የሰላም/ የኢየሩሳሌም) ንጉሥ” ተብሎ በመቀባት፡ የቤተ ምልክናን ባለመብትነትና ባለቤትነት፡ ባጠቃላይ፡ ለሰው ልጆች ኹሉ፥ በተለይም፡ ቃል ኪዳኑን አምነው ለተቀበሉት ኢትዮጵያውያን ለማቀዳጀት የሚያበቃውን ጸጋ ያሰገኘ፡ ይኽው መልከ ጼዴቅ መኾኑን እያረጋገጡ ያበሥራሉ። “ሳሌም”፡ የሚለው፡ የግእዙ፡ የቃል ለቃል ትርጉም፡ “ሰላም” ማለት ሲኾን፡ “ኢየሩሳሌም” ወይም፡ “ሀገረ ሰላም” የሚለው ስያሜ፡ ከዚያ ተገኝቷል። (ለተጨማሪ ማብራሪያ ኢትዮጵያ፡ የዓለሙ መፋረጃ! ከገጽ ፷፭ ጀምሮ፤ ኢትዮጵያና ኢትዮጵያዊነት፡ አንደኛ መጽሓፍ፤ ከገጽ ፩፻፲፮ ጀምሮ፤ በተጨማሪ፡ ከጥያቄና መልስ ማሕደር፡ ከወ/ሮ ፍቅርተ ለተጠየቀ ጥያቄ፡ የተሰጠውን የመጀመሪያ እ-ጦማር ምላሽ፡ ከገጽ ፬ ጀምሮ ይመልከቱ)
የዚህ ድህረ ገጽ ተጠቃሚዎች የዚህ ድህረ ገጽ አጠቃቀም ደንቦች ተገዢ ናቸው።በሚከተሉት ውሎች ካልተስማሙ እባክዎን የእኛን ድረ-ገጽ አይጠቀሙ ወይም ማንኛውንም መረጃ አያውርዱ። Uniproma እነዚህን ውሎች እና የዚህን ድህረ ገጽ ይዘት በማንኛውም ጊዜ የማዘመን መብቱ የተጠበቀ ነው። የድር ጣቢያ አጠቃቀም የኩባንያው መሠረታዊ መረጃ፣ የምርት መረጃ፣ ሥዕሎች፣ ዜና ወዘተ ጨምሮ ሁሉም የዚህ ድረ-ገጽ ይዘቶች የሚተገበሩት ለግል ደህንነት ዓላማ ሳይሆን ለምርት አጠቃቀም መረጃ ማስተላለፍ ብቻ ነው። ባለቤትነት በዚህ ድህረ ገጽ ላይ ያለው ይዘት uniproma ነው፣ በሚመለከታቸው ህጎች እና መመሪያዎች የተጠበቀ።ሁሉም መብቶች፣ ርዕሶች፣ ይዘቶች፣ ጥቅሞች እና ሌሎች የዚህ ድህረ ገጽ ይዘቶች በuniproma የተያዙ ወይም የተፈቀዱ ናቸው። የክህደት ቃል Uniproma በዚህ ድረ-ገጽ ላይ ያለውን መረጃ ትክክለኛነት ወይም ተፈጻሚነት ዋስትና አይሰጥም, ወይም በማንኛውም ጊዜ ለማዘመን ቃል አልገባም;በዚህ ድህረ ገጽ ውስጥ ያለው መረጃ አሁን ባለው ሁኔታ ላይ የተመሰረተ ነው.Uniproma የዚህ ድህረ ገጽ ይዘት አጠቃቀም፣ ለተወሰኑ ዓላማዎች ተፈጻሚነት ወዘተ ዋስትና አይሰጥም። በዚህ ድህረ ገጽ ውስጥ ያለው መረጃ ቴክኒካዊ አለመረጋጋት ወይም የአጻጻፍ ስህተት ሊኖረው ይችላል።ስለዚህ የዚህ ድረ-ገጽ ተዛማጅነት ያለው መረጃ ወይም የምርት ይዘት ከጊዜ ወደ ጊዜ ሊስተካከል ይችላል። የግላዊነት መግለጫ የዚህ ድህረ ገጽ ተጠቃሚዎች የግል መለያ ውሂብ ማቅረብ አያስፈልጋቸውም።በዚህ ድህረ ገጽ ውስጥ የተካተቱትን ምርቶች እስካልፈለጋቸው ድረስ ኢሜይሉን በሚልኩበት ጊዜ የተሞላውን መረጃ ለምሳሌ የፍላጎት ርዕስ፣ የኢሜል አድራሻ፣ የስልክ ቁጥር፣ ጥያቄ ወይም ሌላ አድራሻ ሊልኩልን ይችላሉ።በህግ ከተደነገገው በስተቀር የእርስዎን የግል ውሂብ ለማንኛውም ሶስተኛ አካል አንሰጥም።
ከትናንት በስቲያ አመሻሹ ላይ ኦሎምፒያ አካባቢ ያጋጠመኝ ነገር ነው እንደ ግለሰብም እንደ ቡድንም ጠባችን ውስጥ ድኅነታችን ድርሻ እንዳለው ያስታወሰኝ። የሁሉም ጠባችን መነሻ ድኅነት ነው ባይባልም በተለያየ መንገድ እጁን የምናይበት አጋጣሚ ግን ብዙ ነው። ይኼን ገጠመኜን ያጋራሁት አንድ ወዳጄ፣ ስሜን በቁልምጫ ጠርቶ “...ዬ ቀደም ባለው ጊዜኮ ድኅነታችን የጠባችን ሳይኾን ተሳስበንና ተፋቅረን የመኖራችን ምክንያት ነበር። ተካፍሎ መብላትም ኾነ እንግዳን መቀበል ከድህነታችን ባልተናነሰ መታወቂያችን ነበር። ላለፉት 30 ዓመታት የምናየው ጠባይ ግን እጅግ ባዕድ ነው” ሲል በሰጠኝ አስተያየትም እስማማለሁ። በእርግጥም ዘውጌነት ያጠላበት ፖለቲካችን ለዘመናት አብሮን የኖረውን ሰናይ ባሕርያችንን አሳጥቶ፣ የሥነ ምግባር እሴቶቻችንን ሰልቦ ራቁታም እንዳደረገን እሙን ነው። የ”እኛ” እና “ኬኛ” ፖለቲካ እንደ አንድ ሀገር ልጆች ተፋቅረንና ተሳስበን እንዳንኖር እየተጫወተ ያለው ሚናም ቀላል አይደለም። ይሁንና ሰሞነኛው ገጠመኜም ቢኾን በራሱ ዐውድ ከታየ በደኅ ሀገራት የሚኖሩ ሕዝቦችን የእርስ በእርስ ጠብ ሌላኛው ገጽታ ለመታዘብ ያስችላል። የጠባችን መነሻ ጥጋብና ስግብግብነት ብቻ ሳይኾን ድኅነት ከሚያደርስብን የኑሮ ጫና ጋር የተያያዘም እንደኾነ ፍንጭ ይሰጣል። ድኅነት የማፋቀሩን ያህል ላልተፈለገ ጠብ አጫሪነት መነሻ ሊሆን እንደሚችል ጥሩ ምሳሌም ነውና ወደ ገጠመኜ ትረካ ልዝለቅ። ከፍ ብዬ በጠቀስኩት ምሽት ከመስቀል ፍላወር አቅጣጫ ወደ ኦሎምፒያ በእግሬ እያዘገምኩ ነበር። የሥራ መውጫ ሰዓት ስለኾነ መንገዱ በሰው ተሞልቷል። የጎዳና ላይ ገበያ የአላፊ አግዳሚውን ዓይንና ጆሮ ይስባል። ምንም እንኳ የሜክሲኮ አደባባዩንና የመገናኛውን ያህል ባይበዙም፣ “መቶ ብር ነው ይላል ... ሁለት መቶ ብር ነው ይላል... አጋጣሚ ነው ይላል” እያሉ ዐይንና ጆሮ አማላይ ማስታወቂያ የሚሠሩ ጥቂት ሸቅሎ አዳሪ የጎዳና ነጋዴዎች ኦሎምፒያም አካባቢ ነበሩ። ወደዚያ “የደራ ገበያ” ከመድረሴ በፊት ያጋጠመኝ ጠብ ደግሞ የዚህ መጣጥፌ መነሻ ነው። በዕለቱ በአንዳች ጉዳይ ጠብ ውስጥ የገቡ ሁለት ሰዎች ቀልቤን ስበውት ስለነበር ከርምጃዬ ተናጥቤና አጠገባቸው ቆሜ ጭቅጭቃቸውን ማዳመጥ ጀመርኩ። ጠበኞቹ አንድ ጎልማሳና አንዲት ወጣት ልጃገረድ ናቸው። ጎልማሳው ለፍቶ አዳሪ፣ የጎዳና ላይ ነጋዴ ነው። ተሽከርካሪ ጎማ ባለው የብረት ሰንዱቁ የደረደረውን ሳንቡሳ ለአላፊ አግዳሚው የሚሸጥበትን ገዢ መሬት በማግኘቱ ቢደሰትም “ክልሌ ውስጥ ገብተሃልና ወጊድልኝ!” የሚል ብርቱ ተቀናቃኝ ገጥሞታል። ተቀናቃኙ በወጣትነት ዕድሜ ላይ ያለች፣ ለምና አዳሪ ዐይነ ሥውር ልጅ ናት። ሲያይዋት አንጀት ታላውሳለች። በፍጹም ለማኝ አትመስልም። ባጭሩ የተከረከመ ጸጉር፣ ጥቁር መነጽር፣ ንጹህ ሰማያዊ ሹራብ፣ ንጹህ ጥቁር ሱሪ፣ ጽድት ያለ ጫማ አድርጋለች። ጎልማሳው ሳንቡሳ ሻጭ በአንድ በኩል የብረት ሰንዱቁን በሳንቡሳ መቆንጠጫው ብረት እየጠበጠበ “አለ ትኩስ ሳምቡሳ...ትኩስ ሳምቡሳ...” እያለ በሌላ በኩል ደግሞ ለተቀናቃኙ ምላሽ ይሰጣል። ዐይነ ስውሯ ለማኝም በተመሳሳዩ በግራ እጇ መንገድ መምሪያ ተጣጣፊ በትሯን አጥብቃ ይዛ፤ በቀኝ እጇ መዳፍ ውስጥ የገቡትን ጥቂት የብር ሳንቲሞች እያቅጨለጨለችና ቸርነት የሚያደርግላትን ሰው እያሰበች ከጎልማሳው ነጋዴ ጋር ከፍተኛ ጠብ ውስጥ ገብታለች። በዚህ ሁኔታ ውስጥ ሳሉ ነው አጠገባቸው የደረስኩት። ልጅቱ በጎልማሳው ነጋዴ ላይ ያነሳችው ተቃውሞ “ሰው አይቶ እጁን እንዳይዘረጋልኝ ጋርደኸኛል” የሚል ነው። በመደጋገም ከአንደበቷ የሚወጣው ቃልም ይኸው ነው። ተከሳሹ ጎልማሳ “ኧረ አልጋረድኩሽም” ቢላትም አልተቀበለችውም። “ምን አልጋረድኩሽም ትለኛለህ፣ ጥላህኮ ይታወቀኛል፣ ስለዚህ ከአጠገቤ ሂድልኝ፣ መጣህብኝ እንጁ አልመጣሁብህም” በማለት መፍትሔው ከአጠገቧ መራቁ ብቻ እንደኾነ ደምድማ እየሞገተችው ነው። (ዐይነ ሥውራን ሰዎች “የማየትን ያህል” ከባቢያቸውን የሚገነዘቡበት ክህሎት ይገርማል) ጎልማሳው ሳንቡሳ ሻጭ የወጣቷን አካል ጉዳተኝነት ከግምት ውስጥ አስገብቶ፣ አንድም በአጸፋ አሰጣጡ እንዳያስከፋት፣ አንድም ለንግዱ አመቺ የኾነለትን ቦታ ላለማጣት በጸባይ እየለመናት ነው ። ሁለቱም በጣም አሳዘኑኝ ። ሁለቱም በተለያየ መንገድ በልቶ ለማደር ከኑሮ ጋር እየታገሉ ነው። ስለዚህም በጊዜው ወደ ልቤ እንደመጣልኝ ወጣቷ ዐይነ ሥውር ልጅ አጠገብ ቁጢጥ እንደ ማለት ብዬ መዳፏ ላይ እየተቅጨለጨሉ ካሉት ሳንቲሞች በብዙ እጥፍ የሚበልጥና ከወቅቱ ስሜቷ ሊያወጣት የሚችል የወረቀት ገንዘብ አስጨበጥኳት። በራሷ የማጣሪያ መንገድ ስንትነቱን መለየት እንደምትችል ብረዳም ቀልቧ ግና ከጎልማሳው ጋር በጀመረችው እሰጥ አገባ ላይ ስላረፈ “የኔ እናት ክርክራችሁን ቆሜ እየሰማሁ ነበር። ዛሬ በዚህ ወንድማችን መጋረድ የምታጪውን ሳንቲም እኔ ሸፍኛለሁ። መቶ ብር ነው እሺ?!” ባልኳት ቅጽበት ፊቷ ፍክት ብሎ አንድም የደስታ፣ አንድም ለካስ ሌላም ሰው እየሰማኝ ኖሯል ዓይነት ቀጭንዬ የሳቅ ድምጽ አሰማች። በዚያው ቅጽበት ግን ስሜቷ ልውጥ ብሎ፦ ”እኔኮ እንዲህ የሚያናግረኝ...” ብላ የጀመረችውን ሳትጨርስ ሳግ ሲተናነቃት፣ አንጀትን የሚበላ የሀዘን ከል ፊቷ ላይ ሲከለበስ ተመልከትኩ። ስሜቷ በቀላሉ ወደ ሰው የሚጋባ ዓይነት ነበር። እኔም በዚያው ቅጽበት ሰቅዞ ለያዘኝ የሀዘን ስሜቴ መግለጫ የሚሆን ቃል ስላጣሁ “ የኔ እናት ገብቶኛል...” ብያት ሁለቱንም ተሰናብቼ መንገዴን ቀጠልኩ። አዎ ገብቶኛል፤ ያቺን ምስኪን ልጅ እንዲያ ያደረጋት ድኅነት እንጂ ሰው ጠልነት አልነበረም። ዛሬም በሀገራችን በጥቂቶች እብሪተኝነት በሚዘወረው ጠብና ጦርነት ውስጥ፣ ከሰው አራጅ የዘረኝነት ልክፍትና ከስግብግብነቱ ሚነሳው ጠብ እንደተጠበቀ ኾኖ፣ ለአንዳንድ ጠቦቻችን የድኅነታችንም እጅ ከዓይነ ሥውሯ ልጅ ሁኔታ መታዘብ እንችላለን። ከእኛም መካከል ከፊሎቻችን በዕለት ተዕለት የኑሮ እንቅስቃሴዎቻችን በሚገጥሙን ጠቦችና ጭቅጭቆች ውስጥ የድኅነታችን እጅ የለበትም ትላላችሁ? የዛሬ አሥር ዓመት ገደማ እንደ ሰደድ እሳት ተቀጣጥሎ ለነበረው የአረቡ ዓለም አመጽ (The Arab Spring) ዋናው አቀጣጣይ ቱኒዚያዊው የጎዳና ላይ ነጋዴ ዘግናኝ አሟሟት መኾኑም የሚዘነጋ ዓይደለም። ሙሐመድ ቡአዚዝ የተሰኘው ይኼ የጎዳና ላይ ነጋዴ፣ አባቱን በህጻንነት ዕድሜው በሞት በመነጠቁ ምክንያት እናቱንና ስድስት የሙት ልጆች ያስተዳድር የነበረው ጎዳና ላይ ቆሞ በሚሸጠው አትክልትና ፍራፍሬ ነበር። ይሁንና በተጠቀሰው ዓመት “ጎዳና ላይ ለመነገድ የሚያስችል የንግድ ፈቃድ የለህም፣" በሚል ሰበብ ከፖሊስ ጋር በገጠመው አምባጓሮ በጣም በመበሳጨቱ ሰውነቱ ላይ ቤንዚን አርከፍክፎና ክብሪት ለኩሶ ራሱን አቃጥሎ ሞቷል። መሐመድ ቡአዚዝ ወደዚህ እርምጃ ገብቶ ራሱን ለማጥፋቱ ሌሎች ምክንያቶችን መዘርዘር ቢቻልም ድኅነት የአንበሳውን ድርሻ መውሰዱም የሚታበል ዓይደለም።
Ticagrelor በP2Y12 ተቀባይ ላይ በፕሌትሌት ላይ ያለውን የኤዲፒ ፕሮቲሮቦቲክ ተጽእኖን እንደሚገታ ተዘግቧል።Ticagrelor የፕሌትሌት ውህደት ex vivo ሙሉ በሙሉ መከልከሉን አሳይቷል።በተጨማሪም Ticagrelor በሰዎች ውስጥ የፕሌትሌት ውህደትን በመጠን-ጥገኛ መከልከልን ጠቁሟል።ከነዚህ ውጭ፣ ቲካግሬለር እንዲሁ በቃል፣ በንቃት፣ በተገላቢጦሽ አስገዳጅ ተቃዋሚ አሳይቷል።ከሌሎች አጋቾች በተለየ Ticagrelor የሜታቦሊክ ለውጥ ሳይደረግ P2Y12 ተቀባይን እንደሚገታ ዘግቧል።ከዚህም በተጨማሪ Ticagrelor የመጀመሪያው thienopyridine ፀረ-ፕሌትሌት ወኪል ነው እና በዋናነት በCYP3A4 እና CYP2C19 [1] [2] ተፈጭቷል። ማጣቀሻዎች፡- [1] Zhou D1, Andersson ቲቢ, Grimm SW.በብልቃጥ ውስጥ የመድኃኒት እና የመድኃኒት መስተጋብር ከቲካግሬለር ጋር የሚደረግ ግምገማ፡ ሳይቶክሮም P450 ምላሽ ፍኖቲፒንግ፣ መከልከል፣ ኢንዳክሽን እና ልዩነት ኪነቲክስ።የመድኃኒት ሜታብ ማስወገጃዎች።2011 ኤፕሪል 39 (4): 703-10. [2] Li Y1፣ Landqvist C፣ Grimm SWየ ticagrelor ባህሪ እና ሜታቦሊዝም፣ አዲስ P2Y12 ተቀባይ ተቃዋሚ፣ በአይጦች፣ አይጦች እና ማርሞሴቶች።የመድኃኒት ሜታብ ማስወገጃዎች።2011 ሴፕቴ 39 (9): 1555-67.doi: 10.1124 / dmd.111.039669.ኢፑብ 2011 ሰኔ 13. መግለጫ Ticagrelor (AZD6140) ለፕሌትሌት ውህደት ሕክምና የሚገለበጥ የቃል P2Y12 ተቀባይ ተቃዋሚ ነው። በብልቃጥ ውስጥ Ticagrelor የአዴኖሲን 5ን የበለጠ መከልከልን ያበረታታል።"- ዲፎስፌት (ኤዲፒ)-በIshed ፕሌትሌትስ ውስጥ የ Ca2+ ልቀት ከሌሎች P2Y12R ተቃዋሚዎች ጋር።ይህ ከP2Y12R ተቃራኒነት ባሻገር ያለው የቲካግሬሎር ተጨማሪ ውጤት በከፊል የቲካግሬርር መዘዝ ነው ተመጣጣኝ ኑክሊዮሳይድ ማጓጓዣ 1 (ENT1) በፕሌትሌትስ ላይ በመከልከል፣ ይህም ከሴሉላር አዴኖሲን ወደ ውጭ እንዲከማች እና የጂኤስ የተጣመሩ adenosine A2A ተቀባዮች [1] እንዲሠራ አድርጓል።B16-F10 ሴሎች በጨው ከሚታከሙ አይጥ[2] ጋር ሲነፃፀሩ ከቲካግሬለር የታከሙ አይጥ ፕሌትሌቶች ጋር ያለው ግንኙነት ቀንሷል። በ B16-F10 ሜላኖማ ደም ወሳጅ እና ውስጠ-ወስጥ ሜታስታሲስ ሞዴሎች፣ በቲካግሬር (10 mg/kg) ክሊኒካዊ መጠን የሚታከሙ አይጦች የሳንባ (84%) እና የጉበት (86%) ሜታስታሲስ ጉልህ ቅነሳን ያሳያሉ።በተጨማሪም የቲካግሬር ህክምና ከጨው ከተያዙ እንስሳት ጋር ሲነጻጸር መትረፍን ያሻሽላል.በ 4T1 የጡት ካንሰር ሞዴል ላይ ተመሳሳይ ውጤት ይታያል፣ የቲካግሬርር ህክምናን ተከትሎ የሳንባ (55%) እና የአጥንት መቅኒ (87%) ሜታስታስ ቅነሳ ጋር።የ ticagrelor (1-10 mg/kg) ነጠላ የአፍ ውስጥ አስተዳደር ልክ መጠን-ነክ የሆነ የፕሌትሌት ስብስብ ላይ ተጽእኖ ያስከትላል.Ticagrelor, በከፍተኛ መጠን (10 mg / kg) ከተወሰደ በኋላ በ 1 ሰዓት ውስጥ የፕሌትሌት ውህደትን በከፍተኛ ሁኔታ ይከለክላል እና ከፍተኛው መከልከል በ 4 ሰዓታት ውስጥ ከተወሰደ በኋላ ይታያል.
ሳይንቲፊክ ሪፖርት (Scientific Reports) ኣብ ዝተባህለ ጆርናል ብዝተሓትመ መጽናዕታዊ ጽሑፍ መሰረት፡ ተመራመርቲ ንጻዕቂን ብርታዐን ለበዳ ኮቪድ-19 ብግቡእ ክንበዩዎ ክኽእሉ’ዮም ይብል። እቲ ብሃገሩን ከባቢኡን ዝግበር ድልያ ኢንተርነት (ሰርች)፡ ቅድሚ ሰሙናት ኣንፈት እቲ ለበዳ ከርኢ ከም ዝኽእል እቲ መጽናዕታዊ ጽሑፍ ይሕብር። ተመርመርቲ ኣብ ጉግል ንኮቪድ-19 ኣመልኪቱ ብዝግበር ድልያ (ሰርች)’ዮም ነቲ መተንበዪ ሞደል ከማዕብሉዎ ክኢሎም። ካብ ዩኒቨርስቲ ሚሲሲፒ ማእከል ጥዕና ዝዀነ ፊሊፕ ታርክ ንገለ ካብቲ መለለዪ ብልሓታት ኣመልኪቱ ክዛረብ እንከሎ፡ “ንኣብነት ብዙሕ ሰብ ‘ኣብ ጥቓይ ዝርከብ መመርመሪ ኮቪድ-19’ ዝብል ክደሊ እንተ ጀሚሩ፡ ኣብቲ ከባቢ ጻዕቂ ከም ዘሎ የምልክት፡” ይብል። ታርክ ወሲኹ፡ እዚ ዝመስል ድልያ ምስ ዝህሉ ድማ ንሆስፒታላትን ማእከላት ጥዕናን ክመጽኦም ብዛዕባ ዝኽእል ብዝሒ ተሓከምቲ ግምት ክወስዱን ብእኡ መጠን ክዳለዉን ከም ዝሕግዝ የረድእ። እዚ ብተመራመርቲ ተዳልዩ ዘሎ ሞደል፡ ካብቲ ብማእከል ምቍጻጽርን ምክልኻልን ሕማማት ኣመሪካ (CDC) ዝስርሓሉ ዘሎ ዝበልጽ ምዃኑ ይሕበር። ካብቶም ኣዳለውቲ እቲ መጽናዕታዊ ጽሑፍ ዝኾነ ሺሃኦ ያንግ (Shihao Yang) እቲ ሞደል እንኮላይ ንዝርጋሐን ዘይምዕሩይነት ወሃብቲ ኣገልግሎት’ውን ዘርኢ’ዩ ይብል። ሓድሽ ዓይነት ተርእዮ ምስ ዘጓንፍ’ውን እዚ ቀሪቡ ዘሎ ሞደል ቀልጢፉ ኣብ ምፍላጥ ተራ ክህሉዎ’ዩ። ዶክተር ያንግ ከም ዝጠቕሶ፡ እቲ ኣገባብ ምስ ትንቢት ምንቅጥቃጥ ምድሪ’ውን ዝመሳሰል’ዩ። ማዕበል ሱናሚን ካልእ ከም ምንቅጥቃጥ ምድሪ ዝኣመሰሉ ባህርያውያን ሓደጋታትን ኣቐዲሞም ስለ ዝፍለጡ፡ እዚ ናይ ኮቪድ-19 መተንበዪ ኣገባብ’ውን ተመሳሳሊ ናይ ምክልኻልን ቅድመ-ምድላዋትን ተራ ከም ዘሎዎ ዶክተር ያንግ ይሕብር። እቲ ንድልያ ኢንተርነት ዝኽተል ሞደል ነፍሲ-ወከፍ ሰሙን ዝሕደስን ንዘሎ ምዕባለታት ዝሕብርን’ዩ። ነፍሲ ወከፍ ሰሙን ድማ ናይ 56 መዓልታት ድልያ የርኢ። እዚ ኣገባብ ኣብ ምክልኻልን ቅድመ-ምድላዋትን ለበዳ ኣዝዩ ዓቢ ተራ ክህሉዎ ከም ዝኽእል ተመራመርቲ ይገልጹ። እንተዀነ፡ ምሉእ ዓቕሚ ኣብ ጉግል ስለ ዝምርኰስ፡ እቲ ትካል ንገለ ናይ ድልያ ሓበሬታ ንደገ ግሉጽ ምግባር ደው ምስ ዘብሎ ዓቢ ሃጓፍ ከጋጥም ከም ዝኽእል እቶም ኣዳለውቲ ይሕብሩ።
“ደሳለኝ” ተብሎ ስለሚጠራው አህያ፤ በወያኔ ሚዲያ የተተረከልን ታሪክ መሳጭ ነው። እነሱ ጫካ ውስጥ በነበሩበት ወቅት፣ አስገደ ገብረስላሴ በ45 ብር ገዝቶ ለወያኔ ማጓጓዣ ይሆን ዘንድ አበረከተ። ይህ “ደሳለኝ” የሚባለው አህያ ከባድ ጭነት እየተሸከመ ያገለግላቸው ነበር። በአንድ ወቅት በጦርነት ተሸነፉና ይዘውት የነበረውን ስፍራ ለቅቀው ተበታተኑ። ከቀናት በኋላ አንዳንዶቹ ወደቀድሞ ምሽጋቸው ተመልሰው ለመምጣት እንኳን ሲቸገሩ ደሳለኝ ግን መንገዱን ሳይስት እዚያው ስፍራ ይጠብቃቸው ነበር። በመጨረሻም የአህዮች አለቃ ተባለና “ብፃይ” (ጓድ) የሚል የማዕርግ ሹመትን አገኘ። አሁን ደሳለኝ በህይወት የለም። ወያኔዎች ግን በበኩር ልጁ እየተጽናኑ እንደሆነ ይናገራሉ። አባቱ አብሮን ብዙ ተጉዟል ሲሉ፣ “ለልጁ” የጠቅላይ ሚኒስትርነትን ሹመት ሰጥተውታል። ሃይለማርያም “ደሳለኝ” ይባላሉ። ሹመት እንጂ ስልጣን የላቸውም። “የአክሱም ሃውልት ለወላይታው ምኑ ነው?” ሲባሉ “ምንም!” ብለው የተቀመጡ ሰው ከእንስሳው በተሻለ እንዴት ሊያስቡ ይችላሉ? ስልጣኑ ቢኖራቸው ኖሮ በኢትዮጵያ የአህያን እርድ ባልፈቀዱ ነበር። እምነታቸውም ይህንን ለማድረግ የሚከለክል ይመስለኛል። የሚገርመው ግን ወያኔዎቹ ባለውለታቸው የሆነ ሁሉ ላይ ቢላ መሳላቸው ነው። ባለውለታቸውን ያርዳሉ። ሊበሉትም ይችላሉ! ህወሃቶች ይሉኝታና ውለታ የሚባሉትን ነገሮች ጨርሰው አያውቋቸውም። … ጀግና በመባል የተዘመረለት ብጻይ ደሳለኝ፤ መሳርያ ተሸክሟል፣ በጦር አውድማ ውሏል፣ መንገድ መርቷል … ዛሬ ግን እንዲታረድ ፈርደውበታል። … ስንቱን አረዱ፣ ስንቱን አፈኑ፣ ስንቱ ባለውለታቸውን አሰቃዩ! … አስደንጋጩ የአህያ ቄራ ዜና በምድራችን በታወጀ ማዕግስት፤ አንዱ ባለ ጊዜ አደባባይ ወጥቶ እንዲህ አለ። “በሬ ከበላህ አህያ በምንም ነውር አይሆንም። ሳይንሳዊ ምክንያት የላችሁም። አገሪቱ ደግሞ በሃይማኖት ሕግ አትተዳደርም። ቆሻሻ የሚበላ ሕዝብ ይዘን አህያ ለምን – ስትሉ አታፍሩም? እሱን በልተን ከረሃብ በወጣን በማን እድል! …” የአህያ ቄራው የመከስት ጉዳይ አስደምሞን ሳያበቃ፣ ጭራሽ የአህያ ስጋ ብሉ እያሉን ነው ሰዎቹ። ከየትኛው ህብረተሰብ እንደወጡ፣ የትኛው ማህበረሰብ እንዳሳደጋቸው ከቶውን ሊገባን ባይችልም፤ ድፍረትና ንቀታቸው ግን አዲስ ነገር አይደለም። ዛሬ፤ ግዜ ጥሎት የእነሱን ቆሻሻ እየበላ የሚኖረው ሕዝብ ላይ ጣቱን እያወጣ ሲናገር፤ ነገን ጨርሶ የረሳው ነው የሚመስለው። የቆመ የመሰለው እንደሚወድቅ፣ … እነሱ ጥለውት የወደቀ ወገን ሁሉ ነገ እንደሚነሳ ዘንግቷል። ይህ ፈሪሃ እግዚአብሄር ያለው ህዝብ ግን፤ ቅዱሳን መጽሃፍት (ሰኮናው ያልተሰነጠቀ እንስሳ በክርስትናም ሆነ በሙስሊም እምነት አይበላም) የሚከለክለሉትን የአህያ ስጋ ከሚበላ፤ ቆሻሻውን ቢለቅም ይመርጣል። እቤቱ ተወልዶ ያደገን እንስሳ አርዶ ከመብላት ይልቅ ሞቱን የሚመርጥ ሕዝብ እንደሆነ ወያኔዎች መቼም ሊገባቸው አይችልም። አንድ ሰው ይህ እንዲገባው ኢትዮጵያዊ ስነ-ምግባር፣ ከፍ ሲል ደግሞ ስበዕና ሊኖረው ይገባል። እነሱ ደግሞ ለሁለቱም ያልታደሉ፤ በአስተሳሰባቸውም ለእርድ ከሚያቀርቡት አህያ ያልተሻሉ ናቸው። ስለዚህ አይገባቸውም። ሕዝቡን አናውቀውም ብሎን የለ ስብሃት ነጋ። “እብድና ሰካራም የልቡን ነው የሚናገረው።” የሚለው አባባል አንዳንዴ ልክ ነው። የአህያ ቄራ በደብረዘይት መከፈቱን ጉዳይ ስናወጋ የሰሙ አንዲት አዛውንት፤ በቁጣ ተናገሩን። “እረ እሱ ይቅር ይበላችሁ። ምን የሚሉት ቀልድ ነው የምታወሩት? አሁን በዚህ የአብይ/ሁዳዴ ጾም እንዲህ እየተባለ ይቀለዳል?” አሉ። ነገሩ ቀልድ መምሰሉ አይደንቅም። ለእኝህ ወይዘሮ ቀልድ የመሰለው ይህ መራራ ሃቅ እኛንም ያሳመነው የደብረዘይቱ የአህያ ቄራ ተከፍቶ አራጆቹ ቢላ መሳል ሲጀምሩ ነው። መቼም የሁዳዴ ጾም ላይ ናቸውና ከዚህ በላይ ተናግሮ ስሜታቸውን የበለጠ መጉዳት አስፈላጊ ባይሆንም፤ እውነቱን ማወቅ ስለነበረባቸው ዜናውን አስደመጥናቸው። ለደቂቃ ዝም ካሉ በኋላ ይህችን ቃል ተናገሩ። “እግዚዖ የፈጣሪ ቁጣ!” ይህችንም የተናገሩት ባህር ማዶ ስላሉ ነው። ሃገር ቤት ቢሆኑ ኖሮ በዚህ ንግግራቸው በአሸባሪነት ወይም ደግሞ በጸረ-ልማት ሊከሰሱ ይችሉ ይሆናል። ባለ “ራዕዮቹ” እኝህን እናት “ወግ አጥባቂ” ይሏቸዋል። ግና እምነታቸውን፣ ወጉን፣ ባህሉን እና ከሁሉም በላይ ፈጣሪያቸውን የሚያከብሩ መሆናቸውን የሚገነዘቡላቸው ከከርሳቸው በላይ ሊያስቡ የሚችሉ ሰዎች ብቻ ናቸው። እንደ አጋሰስ ሳይሆን እንደ ሰው ቢያስቡማ ኖሮ ይህንን ዜና ቢያንስ ከሁዳዴ ጾም ፍቺ በኋላ ይለቅቁት ነበር። እንዲህ አይነት ነውር እና ርኩሰት መታየት ከጀመረ ቆየ። አንዳንዶቹን ነውሮች ሕዝብ እንደዋዛ እየለመዳቸው የመጣ ይመስላል። ግብረሰዶምን በጳጳሱ ቡራኬ ሲያስገቡ አይተናል፣ ጄሶ እና ሰጋቱራ በጤፍ እንጀራ ውስጥ እየደባላቁ የሚሸጡትም እነሱ ናቸው፤ ካንሰርና ሄፒታይተስ የሚያመጣ አደገኛ ንጥረ ነገር በበርበሬ ውስጥ እየጨመሩ ሕዝብን መፍጀታቸውን ሰሞኑን ያጋለጠው የጀርመን መንግስት ነው። … “አገሪቱ ደግሞ በሃይማኖት ሕግ አትተዳደርም” ብሎናል። ይህ ሰው እዚህ ላይ እርግጥ ተናግሯል። ስለ ሃይማኖት የምናወራው ፈጣሪያቸውን የሚያከብሩ፤ ሃይማኖት ካላቸው ሰዎች ጋር እንጂ ከአረመኔዎች ጋር አይደለም። እምነት ቢኖራቸውማ፤ በስነምግባር እሴቶቻችን ሃገሪቱን ያስተዳድሩ ነበር። የሃይማኖት ሕግ ማለት ሌላ ነገር አይደለም። ፈሪሃ-እግዚአብሄር ያለው ሰው ሁሉ የሚያደርገው ነገር ነው። ሃገሪቱ በስነ-ምግባር በታነጹት እሴቶቿ ሳይሆን ይልቁንም አንባገነኖቹ በፈቀዳቸው ግዜ በሚያወጡት አዋጅ ነው እየተዳደረች ያለችው። … ይህም ያልፋል፤ እስኪያልፍ ግን ያለፋል። ስመ ጥሩ ኢትዮጵያዊ ደራሲ የቀኝ ጌታ ዮፍታሄ ንጉሴ ከቋጠራቸው ማራኪ ስንኞች አንዷን እዚህ ላይ ልዋስ፤ ማሽላና ስንዴ በአንድ አብረን ስንቆላ፣ እያረረ ሳቀ የባህር ማሽላ። ከሰል የሚሆኑ ብዙ እንጨቶች ሳሉ፣ ዝግባ ለምን ይሆን ይቆረጥ የሚሉ። ባሳለፍነው አመት አጋማሽ ላይ የቡርኪና ፋሶ መንግስት የአህያ ስጋ ኤክስፖርትን የሚከለክል ህግ ባጸደቀ ግዜ፤ ቻይና እጅግ ተቆጣች። ያለ ምንም ልዩ ማደለብያ፣ የተፈጥሮ ሳር ብቻ እየበላ የሚያድገው የአፍሪካ አህያ ስጋ ፍላጎት በታላቋ ቻይና እየጨመረ በመጣ ግዜ ነው ቡርኪና ፋሶ አህያ እንዳይታረድ የከለከለችው። ያም ሆኖ ቻይኖች እጅ ወደ መጠምዘዙ አልገቡም። የቡርኪና ፋሶ መንግስት ለሕዝቡ ሞራል ሲል የብዙ ሚሊዮን ዶላር ገቢ እንዳጣ ያውቃሉ። በብዙ ነገር መደለል ይሞክሩ ነበር። ግን ሌላ የተሻለ አማራጭ አለ። ከገዛ ዜጋው የሞራል እሴት ይልቅ፣ ለከርሳቸው እና ለኪሳቸው ብቻ የሚያስቡ ጉዶች በአፍሪካ ቀንድ ላይ አሉላቸው። እናም ቻይኖቹ የማረጃ ካራቸውን ይዘው ወደኛ ብቅ አሉ። ወያኔም በአንድ ሳይሆን በሁለት እጆቹ ጨብጦ ተቀበላቸው። በአህያ የተጀመረው የእርድ ዘመቻ ወደ ውሻና ድመትም በቅርቡ እንደሚዛመት መገመት አያዳትም። በኢ-ሰብአዊነት ላይ የተሰማሩ የውጭ “ኢንቨስተሮች” ከሌላ ሃገር በተለያየ ምክንያት ሲባረሩ ኢትዮጵያ የመጨረሻ አማራጫቸው ሆናለች። እንደ ባጣ ቆይህ ወደ ሀገራችን ሲሮጡ ይህ የአህያ እርድ የመጀመርያው አይደለም። የሆላንድ የምርመራ ጋዜጠኞች በሀገሪቱ ብሄራዊ ቴሌቭዥን ባለፈው አመት ያቀረቡትን ዘጋቢ ፊልም ብቻ መጥቀሱ ጉዳዩን በደንብ ያስረዳዋል። ሼር የተባለው የአበባ አምራች ኩባንያ ከኬንያ እንደተባረረ፤ ጓዝና መርዙን ይዞ ወደ ኢትዮጵያ ብቅ አለ። ዶላሩን ብቻ ያዩ የኛዎቹ ጉዶች አይናቸውን ሳያሹ ነበር የተቀበሉት። ይኸው ኩባንያ የአበባ እርሻ በኬንያ ጀምሮ ከባቢውን በመበከሉ እና የሃገሪቱን ውሃ ሃብት በማምከኑ መባረሩን ያውቃሉ። ለወያኔ ከዚህ ሁሉ ዶላር ይበልጣል። የሆላንድ ጋዜጠኞች ያቀረቡት የምርመራ ዘገባ እጅግ ዘግናኝ ነበር። አንዲት ጽጌሬዳ ለማምረት በአማካኝ 7 ሊትር ውሃ ይፈጃል። የአካባቢው ሕዝብ ግን አንዲት ሊትር ውሃ በቀን ለማግኘት በሚቸገርበት አካባቢ ነው። የአበባ አምራቹ በቀን ከ 3 እስከ 4 ሚሊዮን እግር ጽጌሬዳ ያመርታል። መሬቱ ዳግም ሌላ ነገር አያበቅልም። ከዝዋይ ሃይቅ ውስጥ የሚገባው መርዝ ደግሞ አሳ ተመጋቢ ዜጎች ልጅ እንዳይወልዱ መካን ያደርጋቸዋል። የህክምና ባለሙያዎች እንዳጋለጡት ከሆነ ደግሞ መርዙ በዜጎች ላይ ከዚህ በፊት ተከስተው የማይታወቁ በሽታዎችን (ምናልባት ካንሰር) እንዳስከተለ አልሸሸጉም።… ለሆዱ እንጂ ለዜጋው ግድ የሌለው ቡድን በህዝቡ አናት ላይ መቀመጡን ነጮቹም ያውቃሉ። ሕዝብ የአህያ ስጋ እንዲበላ ያሳሰበው ካድሬ የኦሪት ህግ ከሙሴ ጋር እንደተቀበረ ይነግረናል። የፈጣሪ ህግ ዘላለማዊ ነው። እነሱ እንደሚሉት የሚሻር፣ የሚቀየር ወይንም የሚቀበር አይደለም። ክርስቶስ በአዲስ ኪዳን ህግን ሊሽር ሳይሆን ሊፈጽም እንደመጣ አስተምሯል። የሙሴ ህግ አልተሻረም። ህወሃት ሽሮት ከሆነ ግን አናውቅም። ሙሴ ከፈጣሪ ያገኘውን ቃል ነው ህግ ያደረገው። አህያ ለአገልግሎት እንጂ ለምግብነት አልተፈጠረም። ፈሪሃ እግዚአብሄር ያለው ህዝብ ደግሞ አህያ አያርድም። አህያም አይበላም። አህያን ጅብ ብቻ ሲበላው ነው የምናውቀው። ከህብረተሰቡ ሞራል ይልቅ ዶላሩ ቢበልጥባቸው እንኳን የአህያ ቄራ ከመገንባት፣ አህያውን በቁሙ ወደ ቻይና መላኩ የተሻለ አማራጭ ነበር። የአህያ ጭንቅላት እንኳን ባነሰ የሚያስቡ ሰዎች ስልጣን ላይ እስከተቀመጡ ድረስ ከዚህ የባሰ ነገርም ሊመጣ እንደሚችል መገመት አይከብድም። እነዚህ ሰዎች ለዘለዓለሙ የምኒሊክ ቤተ መንግስት ውስጥ እንደማይኖሩ እርግጥ ነው። የማይለወጥ ነገር የለም። ትእቢት የውድቀት ምልክት ናት። እነሱም አንድ ቀን ይወድቃሉ። ግን ይህንን ሁሉ ግፍ፣ ይህንን ሁሉ ንቀት፤ ይህንን ሁሉ ወንጀል ተሸክመው የትኛው ምድር ይቀበላቸው ይሆን? (ፎቶ: የአህያ ቄራ በኬኒያ) ክንፉ አሰፋ Share on Facebook Tweet Follow us Filed Under: Opinions Tagged With: Left Column Reader Interactions Comments yalew akele says April 7, 2017 11:53 am at 11:53 am እግዚኦ የፈጣሪ ቁጣ!!! Reply Ras Dejen says April 7, 2017 05:23 pm at 5:23 pm That is what people can expect from an ‘enemy in power’. Enemy does anything which can hurt its opponents anyway. Because its is in power it can do anything tagging it with solemn names and/or sexing it with fictitious claims/stories. Ethiopians, please go on cleaning Ethiopia from the ‘voracious grasshoppers ‘ (TPLF and its cronies). Reply በለው! says April 15, 2017 03:43 pm at 3:43 pm …. የሆርን አፌርስ አምደኛ ታድሶ/ተሃድሶ አልተማረም የዩኒቨርሲቲ መምህራን ጎጠኝነትን ዘረኝነት አስተምረው እኛ ወጣቱ ላይ ሲሰርፅ ነው የምንነቃው” ኃይለመለስ ** “የዴሞክራሲ አብዮት በኢኮኖሚ አብዮት አይጨናገፍም!”ሰላምና ሉዓላዊነትን ከማስከበር ባለፈ የፖሊስን ተግባር እየተወጣ፣ የመንግስትን ክፍተት እየሸፈነ እና የሕዝብን ጥያቄ ወደ ጎን እየገፋ መቀጠል አይችልም። ስለዚህ፣ ከተወሰነ ግዜ በኋላ የመከላከያ ሠራዊት ለኢህአዴግ መንግስት የሥልጣን ማራዘሚያ ሆኖ መቀጠል ይሳነዋል። ይህ መቼ እንደሚሆን በእርግጠኝነት መገመት ቢከብድም ግዜው የኢህአዴግ መንግስት መጨረሻ ስለመሆኑ ግን ጥርጥር የለውም። ከዚህ አንፃር፣ ሥር-ነቀል ታሃድሶ ከማድረግ ይልቅ የአስቸኳይ ግዜ አዋጁን በማራዘም ችግሩን ለማድበስበስ መሞከር ራስን ለውድቀት ማመቻቸት ነው።” ” የሜንጫ አብዮትን እንደጀመርነው እናስጨርሰዋለን!”ማለቱ ነው ። **”የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት ተግባራዊ ማድረግ የጀመረው “ኢኮኖሚ አብዮት” በተሳሳተ እሳቤ ላይ የተመሰረተ ስለሆነ ግቡን አይመታም።ይህ የኢኮኖሚያ አብዮት በስህተት ላይ ስህተት በመደጋገም፣ አንዱን ስህተት በሌላ ስህተት ለማረም መሞከር ነው። ” ** ዛሬ በቻይና አንድ ኪሎ ግራም “Ejiao” እስከ £300 ፓውንድ በሚደርስ ዋጋ ይሸጣል። በዚህ ምክንያት በቻይና የአህያ ቁጥር እ.አ.አ. በ1991 ከነበረበት በእጥፍ መቀነሱን ዘገባዎች ያስረዳሉ። በዚህ ምክንያት በዓለም አቀፉ ገበያ ውስጥም ከፍተኛ የሆነ የፍላጎትና አቅርቦት አለመመጣጠን ተፈጥሯል። ለዓለም ገበያ በአንድ አመት ውስጥ 1.8 ሚሊዮን የአህያ ቆዳ ለሽያጭ የሚቀርብ ሲሆን ዓመታዊ የገበያ ፍላጎቱ ግን 4 እስከ 10 ሚሊዮን ሊደርስ እንደሚችል ይገመታል። *-ለምሳሌ በቡርኪና ፋሶ የአንድ አህያ የመሸጫ ዋጋ እ.አ.አ. 2014 ከነበረበት 60 ዶላር ወደ 108 ዶላር ጨምሯል።እኛ በሀገራችን የጅብ ቆዳን ለባህላዊ መድሃኒትነት እየተጠቀምን ቻይናዎች የአህያ ቆዳ ለተመሣሣይ ዓላማ እንዳያውሉ መከልከል በፍፁም አግባብ ሊሆን አይችልም!። ..”የቻይና እና ቬትናም የአህያ እርካታ በኦሮሞ ሕዝብ ጉሮሮ ላይ በተሰነቀረ ጠባብነት ይሳካልን? ከኦሮሞው ላይ ፻፰ ዶላር ትገዙታላችሁ? ገበሬው ምርቱን ውሃውን ቁሳቁሶችን በምን ያጓጓዝ?ከተማ እንዳይስፋፋ የማስተር ፕላኑን ቱማታ ከበቀለ ገለባ ፅሑፍ ብዙ ይረዷል። የኢኮኖሚ አብዮት ተፃራሪ የኢኮኖሚ ምሁር ለባዕድ ኢኮኖሚ ዕድገት ምን አስቃዠውና ሕዝብና ሃይማኖተኞችን ለመሳብ ደፈረ ? .. ይህ ተግባር “ከእምነቴና ሃይማኖቴ ጋር አብሮ አይሄድም። ስለዚህ አህዮቼን ለድርጅቱ አልሸጥም” ካለም መብቱ ነው። በአህዮቹ ላይ የመወሰን ስልጣንና መብት ያለው አርሶ አደሩ እንጂ የተወሰኑ የከተማ አፈ-ጮሌዎችና የሃይማኖት ሰባኪዎች አይደሉም!። በተሃድሶ ሰበብ የውሸት አስረውት ታሳሪውን እንዴት ይሰልል እንደነበር “በጦላይ የተሃድሶ ማዕከል በአንድ የማደሪያ ክፍል ውስጥ በአማካይ 100 ሰልጣኞች (እስረኞች) አብረው ያድራሉ። እኔ በነበርኩበት ክፍል ውስጥም 98 ሰልጣኞች (እስረኞች) ነበርን። ገመቹ የአምስት ልጆች አባትና በጣም ታታሪ ሰው ነው። ዘወትር በሥራ እንደተጠመደ ነው። ከስልጠና መልስ የተለያየ ቀለም ያላቸውን የሲባጎ ገመዶችን በመጎንጎን የኢትዮጲያና የኦሮሚያ ባንድራ ምስል ያላቸው የጥርስ መፋቂያዎችን እየሰራ አንዱን በ10 ብር ይሸጣል። ገመቹም ወደ አርሲ ሮቤ ሲመለስ በየትኛው የሥራ መስክ ተደራጅቶ መስራት እንደሚፈልግ በመጠይቁ ላይ ሞልቷል። ያን ዕለት ማታ “ገሜ… አሁንማ መንግስት በማህበር አደራጅቶ የገንዘብ ድጋፍ ሊያደርግልህ ነው። በየትኛው የሥራ-መስክ ለመሰማራት አቀድክ?” ስል ጠየቅኩት። የገመቹ ምላሽ ግን በጣም አስገራሚ ነበር። … “ማ… እኔ?! እኔ አምስት ልጆች አሉኝ። ከማንም ሰነፍ ጋር ተደራጅቼ አገልጋይ ከምሆን ከልጆቼ ጋር ተደራጅቼ ብሰራ ይሻለኛል። የመንግስት ድጋፍ ከምር ከሆነ ለእኔና ልጆቼ ብድር ቢሰጠን መልካም ነበር” አለኝ።” ቆፍጣናው ገመቹን በግ፡ፍየል፡ዶሮ፡ላም በሬ አርብተው የአማራ ሃይማኖትና ባሕል አዲስ አበቤን ከምታበለፅግ አህያ አርባና ሃይማኖተ ቢስ ሆነህ በዶላር በዩሮ ፅደቅ እያለ የሚያሸብር ቱሪናፋ መድሐኒት ማቀነባበሪያ እዚሁ ይከፈት አላለም፡ጅብ የሚበላው አህያ ከሌለ የገመቹ ልጆች እንደሚበሉ አይገባውም ጀዝባ…! የጆሮ ጠቢነቱን ቆሌ የገፈፈውን ኢትዮጵያዊ የአሩሲ ሮቢ ገበሬ ጤናና በረከት ከሞላው ቤተሰቡ ጋር ይሁን ድንቄም ምሁር !? ****************! አነጋጋሪ አህያ … “ሰፌድ የለም እንጂ ሰፌድማ ቢኖር በክልሉ ሁሉ በሰፌድ ወርቅ ይነጠር ነበር ።” ኃይለመለስ “በኦሮሚያ በሦስት ዞኖች ብቻ 241 ት/ቤቶች ተዘግተዋል፤ 114,751 ተማሪዎች ትምህርታቸውን አቋርጠዋል! በቦረናና በጉጂ ዞኖች 127,010 ከብቶች በዘንድሮው ድርቅ ሞተዋል! ” *”የኦሮሞን የበሬ ስጋ እየበላህ ለኦሮሞ አህያን ስጋ ለቻይና እና ለቬትናም ለመከልከል አትችልም!” “የኦሮሚያ ክልል ኢኮኖሚ አብዮት አይሳካም !” የአንቦ ዩኒቨርሲቲ ምሁር ስዩም ተሾመ *የየካ፡ እንጦጦ፡ ለገጣፎ፡ሽሮ ሜዳ ጅቦች እንዲህ ሌት ተቀን የሚያሽካኩት የአህያ ሥጋና ቆዳን መድሃኒት ፈልስፈው በደስታ ነው ? “የቻይና እና የቬትናም የኢኮኖሚ የአብዮት በእኛ አህዮች አይሳካም! መንግሥት እራስን በራስ የማስተዳደር ሕገ መንግስታዊ መብት፡ተዘዋውሮ የመኖር እንጂ የዘር ማጥፋትን ያቁም!፡ በልቶ፡ጠጥቶ የሚኖር ፍጡራን ህልውናችን ያክብርልን!ተቃዋሚዎች የድርድር ግዜና ተወካዮቻችን በ፱፪ ኛው አባል ሆነው መንግስት በግላችን ይደራደረን!”አህያና ጅብ ለምዕተ ዓመት የዘለቀው አብሮነት በህወሓት /ኢህአዴግ ቻይና አፍቅሮተ ንዋይ ጣልቃ ገብነት እኛና እናንተን ከኢትዮጲያ ሕዝብና መንግስት ጋር ያስተሳሰረን የእያንዳንዳችንና የሁላችንም ነፃነት መከበር ነው።”ኢትዮጵያ አህዮች አብዮታዊ ግንባር!(ኢአአግ) ,,, “ሀገር” የሚለው ቃል “በውስጡ ህዝቦች የሚኖሩበት፣ የተወሰነ ጂኦግራፊያዊ ክልል ያለውና በአንድ መንግስት አስተዳደር ስር የሚገኝ ግዛት” የሚል ፍቺ ይሰጠዋል። “ሕዝብ” የሚለውን ቃል ደግሞ “በተወሰነ መልከኣምድራዊ ክልል ውስጥ የሚገኙና በአንድ መንግስት ስር የሚተዳደሩ ጠቅላላ ሰዎች፤ የአንድ ብሔር ወይም ብሄረሰብ፥ ጎሳ፥…ወተዘ አባል የሆኑ ሰዎችን” መሆናቸውን ይጠቅሳል። ስለዚህ፣ “ሀገር” እና “ሕዝብ” የሚሉት ቃላት ፍቺ በአንድ ዓይነት ፅንሰ-ሃሳብ ላይ የተመሰረቱ መሆናቸውን መገንዘብ ይቻላል።” ***ሉዐላዊ ሀገርንና ሕዝብ ሌሎች በገንዘብ የሚሸጡ እና የሚለውጡትን ዕቃ (ሸቀጦች)ናቸው ይላልን? ህወሓት በእነዚህ አውቆ አበድ ምሁራን ከልሎ እያጯጯኹ ሀገርንና ሕዝብ ለማባላት ለማለያየት ተጠቅመውባቸዋል ሲነኩም ለአድነኝ ውለታቸውን በሕግ እያጣቀሱ ያላዝናሉ። ሴት እህቶቻችንን በአውሮፕላን በሕጋዊ መንገድ የሸጡ ፡ጎረቤት ኤርትራና ሱዳን ዜጎቻችንን ሲዘርፉ፡የሰው ልጅ የሆድ ዕቃ ተበልቶ ሲሸጥ ፡ለጋ ሕፃናት ለኢንቨስትመንት መደራደሪያ የስሜት ማርኪያ እንደ ከብት ሲነዱ አዳሜ ሀገሩን ሸጦ ክልል የገዛ ዕለት መንግሥት ሕዝብ ባሕል ሃይመኖትም አከተመ። በሕገመንግሥታዊ ጥቅማጥቅም የተጠረነፈ ኢትዮጵያ እንድትፈርስ በቀን ይባንናል፡ዓይኑን ጨፍኖ አፉን ሸፍኖ ይፀልያል ። “የእኔ መብትና ነፃነት ካልተከበረ ከኢትዮጲያ ሕዝብና መንግስት ጋር ውል የለኝም!።”ወይ ሀገር በማሸበር ወይም በመበታተን ካቆመበት ይቀጥላል ለተሃድሶ የገቡት ጭራሽ መረን ለቀው ሀገር ሕዝብና ታሪክን በማጠልሸት ሠልጥነዋል በዘ ፍቃዱ ኀይሉን የአድዋን ድል መዘቅዘቅ ልብ ይሏል ። የመናገር ነፃነት አፍ መክፈት ነውን ? ምንም እንኳን ሃይማኖት አልባ ምሁራን ፡ መንግሥትና ሥርዓት ቢኖረንም እየተስተዋለ! በሕግ አምላክ በለው !
የሻንጋይ ኬጂጂ ሮቦቶች ኃ.የተበተለይም አነስተኛ መጠን ያላቸው የኳስ ዊልስ እና የመስመር አንቀሳቃሾች።የእኛ የምርት ስም "KGG" "እንዴት ማወቅ" "ትልቅ ጥራት" እና "ጥሩ እሴት" ማለት ሲሆን ፋብሪካችን በቻይና ውስጥ እጅግ የላቀ ከተማ ውስጥ ይገኛል: ሻንጋይ ምርጥ መሳሪያዎች እና ዘመናዊ ቴክኖሎጂዎች, ሙሉ በሙሉ ጥብቅ የጥራት ቁጥጥር ስርዓት. .አላማችን የአለም መሪ ደረጃ የመስመራዊ እንቅስቃሴ ክፍሎችን ነገር ግን በአለም ላይ በጣም ምክንያታዊ በሆነ ዋጋ ማቅረብ ነው። 搜索 复制 ለ 14 ዓመታት የማስተላለፊያ ክፍሎችን አቅራቢ ነበርን, እና በደንበኞች ባለቤትነት የተያዘው አውቶሜሽን መሳሪያዎች በስፋት እንደሚለያዩ እንረዳለን.የመሠረታዊ የማኑፋክቸሪንግ ማስተላለፊያ ዋና አካል እንደመሆኑ መጠን, ክብደት, በአንድ አሃድ ጊዜ የማቀነባበር አቅም, የመንቀሳቀስ ፍጥነት, የፍጥነት እና የቁጥጥር ዘዴ እንደ ደንበኛው ኢንዱስትሪ, የማምረቻ አይነት እና የምርት ሂደት ይለያያል.የሁሉንም አይነት ተከላዎች፣ መሳሪያዎች እና የተለያዩ የአሽከርካሪዎች ተቆጣጣሪዎች ፍላጎት ለማሟላት በየአመቱ አዳዲስ ፈጠራዎችን ማዳበር አለብን።እነዚህ የልማት ፕሮጄክቶች ሁሉም በዋና R&D ቴክኒካል ቡድናችን ላይ ስለሚመሰረቱ ግቦቻችንን ለማሳካት ያለማቋረጥ ኢንቨስት ማድረግ እና ዋና የቴክኒክ ቡድናችንን ማስፋፋት አለብን። ባለፉት 14 ዓመታት ውስጥ KGG ሁልጊዜ የገበያ ፍላጎት ግንባር ላይ የሙጥኝ ነው, እኛ በራስ-ሙከራ እና ሙከራ ጋር አዲስ ማስተላለፊያ ክፍሎችን ልማት ላይ ኢንቨስት, እና በየዓመቱ የተለያዩ አዳዲስ ምርቶችን ማፍራት ችሏል.እንዲሁም የደንበኞቹን የቴክኒክ መስፈርቶች ወደ ምርት ዲዛይን ለመድረስ የተለያዩ ሞዴሎችን ለደንበኞች እናቀርባለን።በዚህም "የአለማችን ቁጥር 1 የአነስተኛ የኢንዱስትሪ ሮቦቶች አምራች" ለመሆን ከታቀደው ግብ ቀጣይነት ያለው እድገት እያስመዘገብን ነው። KGG የምርት ቴክኖሎጂ ምርምር እና ልማት ማዕከል አለው፣ እና ሙያዊ ዲዛይን እና ልማት ቡድን እንዲሁም የአስተዳደር ቡድን አለው።የላቀ የምርት ሙከራ፣ የጥራት አስተዳደር እና ፍጹም የቅድመ-ሽያጭ እና ከሽያጭ በኋላ የአገልግሎት ስርዓት አለን።ልዩ አውቶማቲክ የማምረቻ መሳሪያዎችን በቀጣይነት በማስተዋወቅ የ ISO9001 የጥራት አያያዝ ስርዓትን በጥብቅ በመተግበር የድርጅቱን ደረጃውን የጠበቀ እና የአሰራር ሂደትን ያረጋግጡ። እኛ እምንሰራው KGG የ screw drive ክፍሎች ልማት፣ ምርት እና ሽያጭ፣ የተቀናጁ ሞጁል ስላይዶች፣ መስመራዊ ሞተሮች እና ተዛማጅ መለዋወጫዎች ላይ ያተኮረ ነው።የትግበራ ቦታዎች በ 3C ኤሌክትሮኒክስ ፣ ሊቲየም ባትሪዎች ፣ የፀሐይ ኃይል ፣ ሴሚኮንዳክተሮች ፣ ባዮቴክኖሎጂ ፣ መድሃኒት ፣ መኪናዎች እና ሌሎች ተዛማጅ ኢንዱስትሪዎች ውስጥ አያያዝ ፣ ሽግግር ፣ ሽፋን ፣ ሙከራ ፣ መቁረጥ እና ሌሎች ኢንዱስትሪዎች ያካትታሉ።13 ምርቶች እና ቴክኖሎጂዎች ብሔራዊ የፈጠራ ባለቤትነት አግኝተዋል. በእነዚህ ዓመታት ልምድ ከተጠራቀመ በኋላ በ servo ሞጁሎች ሂደት እና መዋቅር ውስጥ ፈጠራዎችን እና ግኝቶችን በተከታታይ ሠርተናል ፣ እና በተመሳሳይ ጊዜ የሂደቱን የዓመታት ተሞክሮ ወደ ተንሸራታች ሞጁል ቁጥጥር ስርዓት በገለልተኛ የአእምሮአዊ ንብረት መብቶች ፣ ሰብአዊነትን እና ምቾትን ተገንዝበናል ። . የቡድን ከቆመበት ቀጥል መሪ ቡድን፡- በስርጭት ዘርፍ የ14 ዓመት ልምድ። 14 ዓመታት የንግድ ቡድን:የ 12 ዓመታት ልምድ በ TO B ድንበር ተሻጋሪ የሲቪል እቃዎች ሽያጭ እና የ 5 ዓመታት የ TO C ሽያጭ መድረክ ልምድን ጨምሮ: Amazon, ebay, Walmart, ኦፊሴላዊ ድር ጣቢያ, ፌስቡክ, YouTube.
በሌላ በኩል የሽያጭ ማሽኑ ሙሉ በሙሉ በኔትወርክ የተሳሰረ ክትትልና ጥበቃ ሲሆን ይህም ማለት የሜካኒካዊ ብልሽት እና የመረጃ እጥረት በክትትል ስርዓቱ ነው. ማስጠንቀቂያ ፣ የሽያጭ ማሽን የንግድ ሥራ ድጋፍ ችሎታዎችን በእጅጉ ያሳድጉ ፣ ሦስተኛ፣ ስማርት ስክሪን በእውነቱ “በሶፍትዌር የተወሰነ ሃርድዌር” ታዋቂ ጽንሰ-ሀሳብ ልምምድ ነው። የማስታወቂያ ማሳያዎች እና ሌሎች ማራዘሚያዎች ቀድሞውኑ በሽያጭ ማሽን ስክሪኖች ላይ ሊተገበሩ ይችላሉ። በአጠቃላይ የሽያጭ ማሽኖች በ "ሞባይል" እና "አስተዋይ" ልማት ላይ በመተማመን ልዩ ጥቅሞቻቸውን ቀስ በቀስ አሳይተዋል. አሁንም ለአገር ውስጥ ገበያ ብዙ ቦታ አለ, ነገር ግን የሽያጭ ማሽኑ ለረጅም ጊዜ ማዳበር ስለማይችል የራሱ የሆነ የተፈጥሮ ጉዳት አለው. 1. በሽያጭ ማሽኖች የሚሸጡት እቃዎች በፍጥነት በሚጓዙበት ምድብ ውስጥ ናቸው. ብዙውን ጊዜ የሚሸጡት መጠጦች እና መክሰስ ዝቅተኛ ትርፍ ያላቸው ምርቶች ናቸው, እና ትርፉ በጣም ዝቅተኛ ነው. ይሁን እንጂ የሶስተኛ ወገን ማስታወቂያን በመሸጥ እና ከሞባይል ኦፕሬተሮች ጋር በመተባበር እንኳን ትርፉ ሊሻሻል ይችላል, ነገር ግን መነሻው የሽያጭ ማሽኖች ብዙ ሰዎችን ይሸፍናሉ. 2. የሽያጭ ማሽን በራሱ የድምጽ መጠን ገደብ. በጣም ትልቅ ከሆነ, ወጪውን ይጨምራል, እና በቂ ያልሆነ ትርፍ ያስገኛል. እንደ እውነቱ ከሆነ, ይህ ችግር አሁንም ለመጀመሪያው ለኪሳራ የበታች ነው; ይሁን እንጂ የሽያጭ ማሽን አምራቾች የሽያጭ ማሽኖችን ከፖስታ ሳጥኖች ጋር የማጣመር ሀሳብ ስላላቸው ለወደፊቱ ብዙ እቃዎች የሽያጭ ማሽኖችን ከመጠን በላይ መጫን እንደሚችሉ ግምት ውስጥ ማስገባት ያስፈልጋል. 3. የሽያጭ ማሽኖች በዋነኛነት በዩኒቨርሲቲዎች እና ብዙ ጉልበት በሚጠይቁ የማኑፋክቸሪንግ ኢንተርፕራይዞች ውስጥ ተከማችተዋል። ውስን ታዳሚ ካለ፣ ከአስተዋዋቂዎች አልፎ ተርፎም ኦፕሬተሮችን የመተባበር እድሎች ያነሱ ይሆናሉ። አሁን የሽያጭ ማሽን ኩባንያዎች ከምድር ውስጥ ባቡር ጋር ተነጋግረው ተርሚናሎችን በመሬት ውስጥ ባቡር ውስጥ ማስገባት ጀመሩ። ይህ ተጽእኖን ለማስፋት ጥሩ አጋጣሚ ነው.
የዓለማችን ሰባት ሀብታም ሀገሮች ስብስብ የሆነው የቡድን ሰባት ሀገራት ጉባኤያቸውን በጀርመን ማካሄድ የጀመሩ ሲሆን የሀገሪቱ መራሄ መንግስት ኦላፍ ሾልዝ መሪዎቹ ባቫሪያ ሲደርሱ አቀባበል አድርገውላቸዋል፡፡ መሪዎቹ ዛሬ እና ነገ በሚያደርጓቸው ውይይቶች የዓለምን ኢኮኖሚ እየፈተነ ባለው የዩክሬን እና ሩሲያ ጦርነት ጉዳይ እንደሚወያዩ ይጠበቃል፡፡ ዩክሬን የሰሜን አትላንቲክ ቃልኪዳን ጦርን እቀላቀላለሁ ማለቷን ተከትሎ ከሩሲያ ጋር በገባችበት ይፋዊ ጦርነት ምክንያት በዓለም ላይ የምግብ እና ነዳጅ ዋጋ በእጅጉ አሻቅቧል፡፡ ምዕራባዊያንም በሩሲያ ላይ ተደጋጋሚ ማዕቀቦችን ቢጥሉም በዩክሬን ላይ የጀመረችውን ጦርነት ከማቆም ይልቅ አጠናክራ ቀጥላለች። መጠነ ሰፊ ጉዳት እየደረሰም ይገኛል፡፡ ለዩክሬን የተለያዩ የጦር መሳሪያዎችን በመለገስ ሩሲያን ለማሸነፍ የታቀደው ውጥን ፍሬ አለማፍራቱ እና ተጨማሪ የዩክሬን ከተሞች በሩሲያ እጅ ስር መውደቃቸው ምዕራባዊያኑን አሳስቧል፡፡ ሩሲያን በመቅጣት ዩክሬንን ማትረፍ በሚል ተይዞ የነበረው የምዕራባዊያን እቅድም ውጤት እያመጣ ባለመሆኑ ዩክሬን እና ሩሲያ አለመግባባታቸውን በውይይት እንዲፈቱ ማሳሰብ ጀምረዋል፡፡ ለአብነትም ከሰሞኑ የእንግሊዙ ጠቅላይ ሚኒስትር ቦሪስ ጆንሰን ሁለቱ ሀገራት ልዩነቶቻቸውን በውይይት እንዲፈቱ ሲያሳስቡ የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ደግሞ የሩሲያ እና ዩክሬን ጉዳይ በውይይት እንዲፈታ ሀገራቸው ድጋፍ እንደምታደርግ መናገራቸው ይታወሳል፡፡ እነዚህ መሪዎች በተናጠል ያሉት ሀሳብ በቡድን ሰባት ጉባኤ ላይ አቋም ሆኖ ሊወጣ እንደሚችል ሮይተርስ ዘግቧል፡፡ የቡድን ሰባት ሀገራት ጉባኤ ከሩሲያ ዩክሬን ጉዳይ በተጨማሪ በኮሮና ቫይረስ፣ በአየር ንበረት ለውጥ እና በቻይና ጉዳይ እንደሚወያይ ይጠበቃል፡፡ አሜሪካ፣ እንግሊዝ፣ ጀርመን፣ ጃፓን፣ ካናዳ፣ ጣልያን እና ፈረንሳይ የቡድን ሰባት አባል ሀገራት ሲሆኑ የዓለም አቀፍ ተቋማት መሪዎች እንዲሁም የተለያዩ አህጉራት መሪዎች እና ተጋባዥ እንግዶች ይሄንን ጉባኤ ይሳተፋሉ፡፡
የታንዛኒያ ፕሬዚደንት ቅዳሜ ዕለት የሀገሪቱን የሰራተኞች ዝቅተኛ የክፍያ ወለል ለ25 በመቶ በተጠጋ መጠን ማሳደጋቸውን ይፋ አደረጉ። ከእሳቸው በፊት ከነበሩት አንባገነን መሪ ፖሊሲ የተለየ መሆኑ የተነገረለት ውሳኔ በሀገሪቱ ባለው የኑሮ ውድነት ምክንያት የተቀሰቀሱ የተቃውሞ እንቅስቃሴዎችን ተከትሎ የተደረገ ነው። ፕሬዚደንት ሳምያ ሳሉሁ ሃሰን የክፍያ ወለሉን በ23.3 በመቶ ከማሳደጋቸው በተጨማሪ ከ2016 የአውሮፓዊያኑ ዓመት ወዲህ ለመጀመሪያ ጊዜ የመንግስት ሰራተኞችን ደሞዝ ማሳደጋቸውን ጽህፈት ቤታቸው አስታውቋል ። የደሞዝ ጭማሬው የተደረገው የሀገሪቱን ዓመታዊ ጥቅል ምርት ፣ ገቢ እና ዕድገት (በሀገር ውስጥ እና በዓለም አቀፍ ኢኮኖሚ) ከግምት ውስጥ ባስገባ ሁኔታ መሆኑን ፕሬዚደንቷ አስታውቀዋል ። የቀድሞው የሀገሪቱ ፕሬዚደንት ጆን ማጋፉሊ ፣ በድንገት በሞት መለየታቸውን ተከትሎ ወደ ስልጣን የመጡት ፕሬዚደንት ሳልሁ ፣ ከእሳቸው በፊት ከነበሩት መሪ ፖሊሲዎች በተነጠለ መልኩ ከተቃዋሚ ፖለቲካ ቡድኖች ጋር ተነጋግረዋል። ማጋፉሊ ያለባብሱት የነበረውን ከኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ጋር የተገናኘውን አቀራረብም ቀይረዋል ። ማጋፉሊ በጥቅምት 2015 ወደ ስልጣን ከመጡ በኃላ ፣ የደሞዝ ጭማሪ ጥያቄዎችን ውድቅ በማድረግ ፣ በምትኩ ወደቦችን እና የባቡር ሀዲዶችን መገንባት ፣ የሀገሪቱን ብሄራው አየር መንገድ ማንሰራራት በመሰሉ የመሰረተ ልማት ዘመቻዎች ተጠምደው ታይተዋል የኮቪድ 19 የጉዞ እግድ ኢኮኖሚያዊ እድገቷ ከ5 መቶ እንዳይሻገር ሳንካ የሆነባት ታንዛኒያ ፣ በዩክሬን የሚካሄደውን ጦርነት ተከትሎ የነዳጅ እና የምግብ ዋጋ አሻቅቦባታል ። የሰራተኞች ቀን በተከበረበት ግንቦት 1 ፣ የሰራተኛ ማህበራት እና ሲቪል ሰራተኞች በመሩት በዶዶማ ከተማ በተደረገ ሰላማዊ ሰልፍ የደሞዝ ጭማሪ ይደረግ ዘንድ ተጠይቋል ።ዘገባው የኤ ኤፍ ፒ ነው
መንፈሴ በል ያለኝን እናገራለሁ፡፡ ኢትዮጵያችን ክፉኛ ታማለችና የሚመለከታችሁ ሁሉ ፈጥናችሁ እንድታድኗት በልጆቻችን ስም እማጸናችኋለሁ፡፡ እኔን መሰል የዕድሜ ባለጠጋ ከመናገርና ከመጻፍ ውጪ ሌላ ይህ ነው የሚባል አስተዋፅዖ እምብዝም የለውም፡፡ ኢትዮጵያን ከተደቀነባት አደጋ ለመታደግ ግን በተለይ ወጣቶችና በሳል ጤናማ ምሁራን ጉልኅ ሚና መጫወት ይችላሉና ጊዜው ብዙም ሳይመሽ ቢጥሩ መልካም ነው፡፡ ተሰሚነት ያላችሁና ማኅበራዊ ተፅዕኖ ማድረግ የምትችሉ እንደ ታዬ ቦጋለ፣ ኅሊና ደሣለኝ፣ “ሙክታሮቪች”ና መሰል ዜጎች ዕንቅልፍና ዕረፍት ሳያምራችሁ ሀገራችንን ከሦርያዊነትና ሶማሊያዊነት ዕጣ አድኗት፡፡ ይህን ዕድል ካሣለፍነው ለጸጸት እንኳን ጊዜ የሚኖረን አይመስለኝም፡፡ የሰሙነ ህማማት ማብቂያ ዐርብ ከሰዓት ላይ ነን፡፡ እሁድ ሲመጣ ወደ ቀኝ እንነሣ ወደ ግራ አናውቀውም፡፡ ዕድል ደግሞ 50፣50 ነው፡፡ ሦርያውያን የ“ምነው በዕንቁላሌ በቀጣሽኝ”ን ሙሾ እያወረዱ በጸጸት መነፋረቅ ከጀመሩ አሥር ዓመታትን ሊደፍኑ ነው፡፡ አስተዋይ ሰው ከሰው ጠባሣ ይማራል፤ ሞኝ ሰው ግን ከራሱ ጠባሣም አይማርምና ከሞኝነታችን በአፋጣኝ እንላቀቅ፡፡ “ጨው ለራስህ ስትል ጣፍጥ” ነው ተረቱ… በአሁኑ ወቅት እጅግ ብዙ ዜጎች በቤቶች ድራማ ገጸ ባሕርይ በእከደከን ማን ችሎት ቋንቋ ለሽ ብለው ተኝተዋል፡፡ ውጪ ሀገር ያሉትም በሀገር ቤት ያሉትም በጠሊቅ እንቅልፍ ውስጥ ናቸው፡፡ የነገ ጣጣችን ገብቷቸው የሚጨነቁና የሚጠበቡ በዚያም ምክንያት ያለ ዕረፍት የሚታትሩ ዜጎች ከጠቅላላው ሕዝብ አንጻር ሲታዩ እጅግ ኢምንት ናቸው፤ ይህ ሁናቴያችን ክፉኛ ያሳስባል፡፡ “ምን ነካን?” በሚል ጤንነታችንንም ጥያቄ ውስጥ መክተቱ የማይቀር ነው፡፡ ለብዙዎች ዝምታ ሰበቡ ምናልባትም ሁሉንም ነገር ለፈጣሪ ሰጥተው እርሱ ራሱ እንደፍጥርጥሩ ያድርጋት ብለውም ሊሆን ይችላል፡፡ ምናልባትም ከችግሮች መወሳሰብ አኳያ ተስፋ ቆርጠው ሊሆንም ይችላል፡፡ ምናልባትም “እኔ ምን ማድረግ እችላለሁ? ምንስ አቅም አለኝ?” ብለው ራሳቸውን በአቅመ ቢስነት በመፈረጅ ለቀንና ለታሪክ ፍርድ ትተዋትም ሊሆን ይችላል – ይሄም ያው ተስፋ እንደመቁረጥ ነው፡፡ ዋናው ግን ሀገራችን ካምሱሩ የተፈታ ቦምብና ፈንጅ ላይ ተቀምጣ እያዩ ምንም ነገር ላለማድረግ የወሰኑ ዜጎች ቁጥር ከጊዜ ወደ ጊዜ እየተበራከተ መምጣቱ እውነት ነው፡፡ መፍትሔው መሸሽ እየመሰላቸው በቦሌም በባሌም በየቀኑ ወደ ውጭ የሚጓዙ ዜጎችም ብዙ ናቸው፡፡ ይህ ሁሉ ያስጨንቃል፤ እጅጉን ያሳስባልም፡፡ ምንም ልባል ምን እኔ ግን እናገራለሁ፡፡ ዝም አልልም፡፡ “ሩጫየን ጨርሻለሁ” በሚልም ይሁን በሌላ በማላውቀው ምክንያት የተነሣ አንዳንድ እያሉ ከአግልግሎታቸው እየወጡ ያሉ፣ አቋማቸውን በ“ዩ ተርን” (በቀኝ ኋላ ዙር?) ወደ አዲሶቹ ኦነጋዊ ወያኔዎች የለወጡ እንዲሁም እንደመስቀል ወፍ በስንት ጊዜ አንዴ ብቅ የሚሉ ሚዲያዎችም ሲፈልጉ ያስተናግዱኝ፡፡ ካልፈለጉም በ15 ቁጥር ምስማራቸው ጥርቅም አድርገው ይዝጉኝ፡፡ ለምጄዋለሁና ግዴለኝም፡፡ ሰው በወደደው የሚቆርብ በመሆኑ እንደየአመለካከቱና እንደየእምነቱ ይራመድ፡፡ ከአጥፊነት ለመቆጠብ ግን ይሞክር፡፡ የተቻለው እሳቱን ለማጥፋት ውኃ በማቅረብ በትግሉ ሂደት ይሣተፍ፡፡ ክብሪት ለኳሾችም ልብ ሰጥቷቸው አብረን ከመንደድ ይልቅ ከዕቶኑ የምንተርፍበትን መንገድ ይቀይሱ፡፡ ያም ይቻላል፡፡ በጣም ይቻላል፡፡ ካልተጠበቀ ተጨማሪ ኪሣራም ይታደገናል፡፡ ከሽንትና ከዕዳሪነት ለማያልፍ ምድራዊ ሀብት ብለው ለታሪካዊ ጠላቶቻችን አሽከርና ባንዳ ሆነው ወገናቸውን በከንቱ አያስጨርሱ፡፡ ከጥፋት መንገዳቸው በጊዜ ካልተመለሱ መጨረሻቸው ከኛም የከፋ እንደሚሆን ይረዱ፡፡ የዛሬ ገንዘብና ሰይጣናዊ ዝና ለነገ ስንቅ አይሆንም፡፡ ቀጥዬ የምለው ትልቅ ቁም ነገር ነው፡፡ ኢትዮጵያን ለማዳን አማራዊነት እጅግ ፍቱን መድኃኒት ነው፡፡ በየጎጡ የመወተፍን ውጤት ባለፉት 30 እና 40 ዓመታት በደምብ አየነው፡፡ ወያኔዎች በገቡ ሰሞን ነው – በፖስታ ቤት ውስጥ የምትሠራ አንዲት ትግራዋይ ለአንድ ትንሽዬ ዕቃ ለቀረጥ ይሁን ለሌላ የክፍያ ርዕስ አንዷን ትግራዋይ ከ40 ብር ወደ 40 ሣንቲም እንድትከፍል አድርጋለች – ይህ የሆነው በመስኮት የቆመችው ሴት በተጠየቀችው ክፍያ መብዛት የተነሣ “ቧይ!” ስላለችና ወያኔይቱ የፖስታ ቤት ሠራተኛ “ትግራወይቲ ዲኺ” ብላ ስትጠይቃት የ“ጠራች” ትግሬ ሊያውም ዐድዋ መሆኗን በትግርኛ ከነገረቻት በኋላ የቀደመውን ሠርዛ የቀጠለውን ታሪፍ በሰጠቻት ጊዜ ነው፡፡ ይህን መሰል ተዘርዝሮ የማያልቅ ወያኔያዊ ዘረኝነትን መሠረት ያደረገ አድልዖ በሀገራችን ብዙ አይተናል፤ (ይህ እንግዲህ ሕወሓቶች በታሪክ መዝገብ ላይ ካስቀመጡት በየእሥር ቤቶች የፈጸሙት የሚዘገንን ግፍና በደል፣ ሀገራዊ ዘረፋና ሙስና በተጓዳኝ መሆኑ ነው)፡፡ የአሁኑን የኦህዲድ/ኦነግን አስቂኝና አስገራሚ ድራማም ገና ከጅምሩ እያየነው ነው፡፡ ግም ለግም ተያይዘይው እያዘገሙ ሀገራችንን መሣቂያና መሣለቂያ እያደረጓት መሆናቸውን ሳንወድ በግዳችን እየተከታተልን መታዘባችንንና ለወደፊት የታሪክ ፍጆታ በድርሳናት ማኖራችንን ቀጥለናል፡፡ በአማራዊነት ግን እንዲህ ያለ ቅሌት እምብዝም አናስተውልም፡፡ እንደሚባለውም አማራነት በኢትዮጵዊነት ውስጥ በመቅለጡ አማራ በአማራነቱ ከአማራ የሚያገኘው አንዳችም ልዩ ጥቅም የለም፡፡ እውነቱን መናገር ኃጢኣት አይደለም፡፡ ለምሣሌ አንድ ሀብታም አማራ ባለሙያ ሲቀጥር አሁን አሁን እንጃ እንጂ በተለይ ቀደም ባለው ዘመን “ከየት ነህ?” ብሎ አይጠይቅም፡፡ ባህሉም፣ ሃይማኖቱም፣ አስተዳደጉም፣ ሥነ ልቦናውም ለዚህ “አላደለውም”፡፡ ይህ ጠባዩ ባለፉት 30 እና 40 ዓመታት በተወሰነ ደረጃ እንደጎዳው መገመት አያስቸግርም – የሚካስበት ዘመን መምጣቱ የሚጠበቅ ነውና ግን ግዴለም ይጉዳው፡፡ የሌሎችን ግን አሁንም ድረስ የምናየው ነው፡፡ ይህ የዘረኝነት ወይም የጎጠኝነትና የጎሠኝነት ደዌ ሀገራችንን እያሽመደመዳት በመሆኑ ብቸኛ መፍትሔው ታዲያንስ አማራዊነት ነው – አማራነት አላልኩም! በመሠረቱና እንደእውነቱ ከሆነ አማራ ሆኖ ከአማራ ቤተሰብ መወለድ የአጋጣሚ ጉዳይ እንጂ የምርጫ ጉዳይ አይደለም፡፡ በሌሎቹም ጎሣዎች ውስጥ መወለድ እንደዚሁ ነው፡፡ እናም ወደንና ፈቅደን ባልተወለድንበት የዘር ጣጣ ውስጥ ተዘፍቀን ልንለያይበት ባልተገባ ነበር – ከጅምሩ፡፡ ዕድላችን ሆኖ ወደዚያ አጥር ውስጥ ከገባን አማራን በሆነ ነገር በመጥላታችን ምክንያት አማርኛንና አማራነትን ብንጠላም ከኢትዮጵያዊነት የጋራ ዕሤቶች አኳያ ግን አማራዊነትን ለስትራቲጂዊ ጠቀሜታ ብለን ብንይዝ ከመበታተንና ከመጥፋት እንድናለን፡፡ ወደ አንድ የአማራ ባለሥልጣን ዘንድ ሂድ – የምለውን ለመረዳት ከፈለግህ፡፡ “አማራ ነኝ፡፡ እንዲህ እንዲህ ያለ ውለታ እንድታደርግልኝ እፈልጋለሁ፡፡ እባክህን …” በልና ፀጉርህን ባምስት ጣትህ እያሻሸህ ለምነው፡፡ ይስቅብሃል፡፡ እንዲህ ያለ ነገር እኔ በማውቀው አማራ ዘንድ የለም፤ ነውርም ነው፡፡ ባይሆን በመንዜነትህ፣ በጎንደሬነትህ፣ በአቸፈርነትህ… መጠነኛ ግን ከችሎታህና ብቃትህ ጋር በተገናኘ መልኩ የምታገኘው ነገር ሊኖር ይችል ይሆናል፡፡ በቋንቋ? በአማራነት? ፈጽሞ! እንዳንኮነን፡፡ (Of course, I don’t want to deny the existence of exceptions, for, as the saying has it, ‘every generalization has an exception’.) በተረፈ አንዳንድ በዱሮ ዘመን በአንዳንድ ፊዩዳሎች እንደተፈጸሙ የሚነገሩ ግለሰባዊ በደሎች እንዳሉ ሆነው ሰፊው የአማራ ሕዝብና ኤሊት ግን ጠላቶቹ የሚያወሩበትንና የሚያስወሩበትን ያህል አጥፊና በዳይ እንዳልሆነ መገንዘብ ተገቢ ነው፡፡ አማራ የሚመካበት ሌላ ሀገርም ሆነ ጎጣዊ ማንነትና ስሜት የለውም፡፡ በቅርብ “አብን” ብለው የወጡ ወጣቶችን እንርሳቸው፡፡ ጊዜ የወለዳቸውና ምናልባትም ሁኔታዎች እየተሻሻሉ ሲመጡ በገዛ ፈቃዳቸው የሚከስሙ የወያኔያዊ ፍልስፍና ውጤቶች ናቸው፡፡ በመላ ሀገሪቱ በደምም በአጥንትም ተዋህዶና ተወራርሶ የሚኖርን አማራ በአማራነት ስሜት ማደራጀት የሚቻል አይመስለኝም፤ አይሆንምም፡፡ ከፈጣሪም ከምድርም ህግጋት ባፈነገጠ ሁኔታ በዘር ተደራጅቶ ጊዜያዊ ግርግር መፍጠርና የተወሰኑ ድሎችንም ማስመዝገብ አይቻልም ማለት እንዳልሆነ ግን ከአብን አነሳስና አካሄድ መረዳት ጠቃሚ ነው፡፡ ሰው በቁስሉ ስትመጣበት አበረታች አጸፋዊ ምላሽ አታጣም፡፡ እንዲህ ስል ደግሞ አብንን መቃወሜ እንዳልሆነ ይታወቅልኝ፡፡ አንዳች መጥፎ አጋጣሚ ሌላ ያልተፈለገ መጥፎ አጋጣሚ መፍጠሩን ማስታወስ ተገቢ ነው፡፡ እሾህን በእሾህ እንዲሉ ዓይነት ለጊዜውና ነገሮች መስመር እስኪይዙ ድረስ አስፈላጊ መጥፎ (necessary evil) በሚባል ደረጃ የአብንን መኖር የሚደግፉ እንዳሉ በግሌ እረዳለሁ፡፡ እንደ እውነቱ ከሆነ ግን አማራ ከሌሎች ወንድምና እህቶቹ ጋር ድርና ማግ ሆኖ የፈጠራት ኢትዮጵያ አማራን ባገለለና ባላሣተፈ መልክ ማንም መሠሪ በራሱ ፍላጎት ቀርፆ የሚያቆማት ገዳዳ ኢትዮጵያ እውን ትሆናለች ብሎ ማሰብ ከቅዠት አይተናነስም፡፡ እርግጥ ነው – “ከመረቁ አውጡልን፤ ከሥጋው ጦመኞች ነን” ባይ አንዳንድ አንጋፋ አማራ ጠል ፖለቲከኞች በአንድ ራስ ሁለት ምላሶችን ይዘው እዚያና እዚህ በሚናገሯቸው እርስ በርስ የሚቃረኑ መልእክቶቻቸው አማራን በቅጡ ያላካተተች ኢትዮጵያን ለመፍጠር ላይና ታች እንደሚሉ እናውቃለን፡፡ ይህ የሌሊት ወፍን መሰል አስቀያሚ ዘመን ሲያልፍ የምናወራው “ምሥጢር” ነው ይሄ እንኳን፡፡ የሆኖ ሆኖ ማንኛውም ለኢትዮጵያ እጨነቃለሁ የሚል ዜጋ ከየትኛውም ጎሣ ቢወጣ በስሜት ልክ እንደአብዛኞቹ አማራና ኢ-አማራ አማራውያን ለአንዲት ሀገር ሕዝብ ኅልውና መቆም ከፈለገ አማራዊ አስተሳሰብ ቢኖረው ሀገርን ከጥፋት ይታደጋል፡፡ ጎሣዊ መንጋደድ እያደረሰ ያለውን አጠቃላይ ውድመት እያየነው ስለሆነ ጥቂት ወሮበሎችን እንጂ እኛን ብዙኃኑን አልጠቀመንም ብቻ ሣይሆን ክፉኛ እየጎዳንና የጋራ ኅልውናችንን መሠረት እየሸረሸረው ነው፡፡ በመሠረቱ አማሮችን በጅምላ መጥላት ዕብደት ነው፤ ከዕብደት በላይ ሌላ ቃል ማከል አግባብ አይደለም እንጂ በደምሳሳው አንድን የሰው ዘር ሐረግ መጥላት ወንጀልም ኃጢኣትም ድንቁርናም ነው፡፡ አንድ ጎሣ ወይም ማኅበረሰብ በጅምላ አይጠላም፡፡ አጎናፍር በፈጸመው ጥፋት አዝብጤ ከተወቀሰ ወቃሹ ከሌሎች እንስሳትም ያነሰ ድምባዣም ነው፡፡ ከብት ባልዋበት ኩበት አይለቀምም፡፡ በተመሳሳይ ሁኔታ ደቻሣ ላጠፋ ጉርሜሣ፣ ሐጎስ ላጠፋ ፍትዊ፣ መሀመድ ባጠፋ ዑመር፣ ገ/ክርስቶስ ባጠፋ ገ/ጂዎርጂስ፣ ሻሽቱ ባጠፋች ጠጂቱ የሚወቀሱ ከሆነ ከእንስሳነትም መውረድ ነው፡፡ ይሄ ዓይነቱ ችግር ነው እንግዲህ ሀገራችንን ሰቅዞ የያዛት፡፡ ጥሩ ትግሬዎች እንዳሉ መጥፎዎችም አሉ፡፡ መጥፎ አማሮችና ኦሮሞዎች እንዳሉ ጥሩዎችም ሞልተዋል፡፡ ይህ አንዱን በሌላው እየተካን የምንሰጠው አጉል ፍረጃ ሀገራችንን እንጦርጦስ እያወረዳት ነውና ቆም ብለን ማሰብ አለብን፡፡ ደግሞም የዛሬ 200 እና 300 ዓመት በተፈጸመ የየትኛውም ወገን ጥፋትና ስህተት ዛሬ ላይ መነታረክና ሌላ ጥፋት ማድረስ ሰው ነኝ ከሚል ምክንያታዊ ሊሆን ከሚገባው አሳቢ ፍጡር አይጠበቅምና ከዚህ ዓይነቱ መሣቂያና መሣለቂያ አድራጎትም እንቆጠብ፡፡ እመት አህይት “አያ ጅቦ ሳታመካኝ ብላኝ” ያለችው እውነቷን ነው፡፡ በአጭሩ አማራዊነትን እናጠናክር፡፡ አማራዊነትን ማጠናከር አማራ መሆን ማለትም አይደለም፡፡ መልካም ነገር ቢኮረጅ ጠቃሚነቱ ሚዛን እስከደፋ ድረስ ክፋት የለውም፡፡ ያደለው ከአህጉራዊና ዓለም አቀፋዊ ጠባብ አስተሳሰብ ወጥቶ ኮዝሞፖሊታን/ዩኒቨርሳል የሆነ አስተሳሰብን ይላበሳል እኛ ግን እዚችው ጎጣችንና ሸጣችን ውስጥ ተወትፈን ፍዳችንን እናያለን፡፡ ሰው እንሁን እንጂ! ማን እስኪቀሰቅሰን እንጠብቃለን? * * * 10 አክሎም እንዲህ አላቸው፦ “ወደ አንድ ቤት ስትገቡ አካባቢውን ለቃችሁ እስክትሄዱ ድረስ እዚያው ቆዩ። 11 ነገር ግን የሚቀበላችሁ ወይም የሚሰማችሁ ካጣችሁ ከዚያ ቦታ ስትወጡ ምሥክር እንዲሆንባቸው የእግራችሁን አቧራ አራግፉ።” 12 እነሱም ከዚያ ወጥተው ሰዎች ንስሐ ይገቡ ዘንድ ሰበኩ፤ 13 ብዙ አጋንንትም አስወጡ፤ እንዲሁም ብዙ ሕመምተኞችን ዘይት እየቀቡ ፈወሱ። ማርቆስ 6፡ 10 – 13 ___ ማስታወሻ:በዚህ ጽሁፍ ላይ የተንጸባረቁ ሳሃቦች የጸሃፊውን/የጸሃፊዋን እንጂ የድረገጹን አቋም አያንጸባርቁም። ነጻ አስተያየት ወይንም ሃሳብ በዚህ ድረ ገጽ ለማውጣት ጽሁፍዎትን በ info@borkena.com ይላኩልን።
ክርስትና የግለሰብ ወይም የቤት ውስጥ እምነት ብቻ አይደለም። የአንድ ግለሰብ መላ ሁለንተና ሌላውን ይገነባል። ስለሆነም፥ ጳውሎስ ሰዎች እግዚአብሔርን በሚያስከብር መንገድ ይመላለሱ ዘንድ ከማኅበራዊ ነገሮች አንዳንድ ማብራሪያዎችን ይሰጣል። ሀ. በቤት ውስጥ፥ ሚስቶች ተገዥዎች፥ ባሎች አፍቃሪዎች፥ እንዲሁም ልጆች ታዛዦች ሊሆኑ ይገባል። ለ. በሥራ ቦታ፥ ባሪያዎች (ሠራተኞች) እግዚአብሔርን ለማስደሰት በማሰብ በትጋት መሥራት ይኖርባቸዋል። ለሰብአዊ ጌቶቻቸው የሚሠሩ ቢመስልም፥ ለመለኮታዊ ጌታቸው ለኢየሱስ ክርስቶስ እንደሚሠሩ መረዳት አለባቸው። አሁን ባሪያዎች ቢሆኑም፥ እግዚአብሔርን ካከበሩ እርሱም እነርሱን በማክበር በመንግሥቱ ውስጥ ርስትን ይሰጣቸዋል። ይህም የክብር ስፍራ ነው። ክርስቲያን ጌቶች (አሠሪዎች) ደግሞ ለባሪያዎቻቸው (ለሠራተኞቻቸው) ትክክለኛውንና ፍትሐዊውን ነገር ማድረግ ይኖርባቸዋል። ከእነርሱ የሚበልጥ ጌታ እንዳለና በሰማይ ያለው ክርስቶስ ሠራተኞቻቸውን ለሚያስተናግዱበት መንገድ ተጠያቂ እንደሚያደርጋቸው ሊያውቁ ይገባል። ጳውሎስ አያሌ ጠቃሚ እውነቶችን በማቅረብ ስለ አማኞች አኗኗር ያቀረበውን ትምህርት ያጠቃልላል። በመጀመሪያ የጸሎት ሰዎች ልንሆን ይገባል። አንዱ አማኝ ለሌላው መጸለይ አለበት። «እግዚአብሔር ይባርከን» ከሚለው አጠቃላይ ጸሎት ባሻገር፥ ዘርዘር ያሉ ጸሎቶችን ልንጸልይ ይገባል። በእኛና በሌሎች ሕይወት ውስጥ ላከናወነው ዝርዝር ተግባር እግዚአብሔርን ማመስገን እለብን። ጸሎታችን ከግል የራስ ወዳድነት ምኞቶች በላይ በእውነተኛ ፍላጎቶች ላይ ይመሠረት ዘንድ ማስተዋል የታከለበትን ጸሎት ማቅረብ አለብን። ለዚህ ዓይነቱ ጸሎት ጳውሎስ ለቆላስይስ ክርስቲያኖች ምሳሌ ሰጥቷቸዋል። ይኸውም የቆላስይስ አማኞች ጳውሎስ ካለበት እሥራት ባሻገር ለክርስቶስ የመመስከርን ዕድሎችና ተጨማሪ ሥቃይና ስደት የሚደርስበት ቢሆንም እንኳን ለመመስከር የሚችልበትን ድፍረት እንዲያገኝ ይጸልዩለት ዘንድ ጠይቋቸዋል። ሁለተኛ፥ አማኞች ከማያምኑ ሰዎች (በውጭ ካሉት) መለየት የለባቸውም። እግዚአብሔር ስለ ክርስቶስ የሚመሰክሩበትን ዕድል ይሰጣቸው ዘንድ አማኞች ከማያምኑ ሰዎች ጋር ግንኙነት ማድረጋቸውን መቀጠል አለባቸው። ወንጌሉን በግድየለሽነትና ለሌሎች ባለማሰብ ማካፈል የለብንም። ጳውሎስ እግዚአብሔር ትክክለኛውን የመመስከሪያ ጊዜ ይሰጠን ዘንድ በገርነትና በቸርነት ልንጠይቀው እንደሚገባን ያስረዳል። እነዚህን መልካም የመመስከሪያ አጋጣሚዎች የሚያመጣልህ ምን ይሆን? ከሰዎች ጋር የምትነጋገርበት ሁኔታ ሊሆን ይችላል። ስለሆነም ንግግራችን በጸጋ የተሞላና በጨው እንደ ተቀመመ ሁሉ ጣፋጭ ሊሆን ይገባል። የውይይት ጥያቄ፡- ሀ) አማኞች በግድየለሽነትና ለሌሎች ባለማሰብ ወንጌሉን የሚሰብኩባቸውን መንገዶች በምሳሌ አብራራ። ይህ ከሚያምኑ ሰዎች የሚያስገኘው ምላሽ ምንድን ነው? ለ) እምነታችንን በጨው እንደ ተቀመመ ሁሉ በጸጋ ልናቀርብ ስለምንችልባቸው መንገዶች ምሳሌ ስጥ። ይህ በግድየለሽነት ከሚቀርበው የወንጌል ምስክርነት የተለየ ምላሽ የሚያስከትለው እንዴት ነው? በማጠቃለያ ክፍሉ ውስጥ ጳውሎስ ከእርሱ ጋር በሮም ከነበሩት ቁልፍ መሪዎች አንዳንዶቹን ይጠቅሳል። አብዛኞቹ እሥረኞቹ ያልነበሩና ጳውሎስን ለመጎብኘት የተፈቀደላቸው ነበሩ። ከእነዚህ ቁልፍ መሪዎች መካከል የሚከተሉትን እናገኛለን። ሀ) የጳውሎስን ደብዳቤ ለቆላስይስ ቤተ ክርስቲያን የሚያደርሰው ቲኪቆስ (ኤፌ. 6፡21) እንደሚነግረን፥ ይህ አገልጋይ ደብዳቤውን ለኤፌሶንም ያደርሳል።) ለ) የበርናባስ የአክስቱ ልጅ የሆነው ማርቆስ። ከ11 ዓመት በፊት ዮሐንስ ማርቆስን በሁለተኛው የወንጌል መልእክተኝነት ጉዞ ላይ በማሳተፉ ጉዳይ ላይ ጳውሎስና በርናባስ አለመግባባትን ፈጥረው ነበር። ለዚህም ምክንያቱ ማርቆስ በመጀመሪያው የወንጌል መልእክተኝነት ጉዞ ላይ ከእነርሱ ተለይቶ መሄዱ ነበር (የሐዋ. 15፡36-41 አንብብ።) ጳውሎስ ከማርቆስ ጋር ላለመሥራት ወሰነ። ማርቆስ ግን በእምነት ጠንክሮ በመገኘቱ ጳውሎስ ይቅርታ አድርጎለታል። በመሆኑም አብረው በመሥራት ላይ ነበሩ። ሐ. ኤጳፍራ – ይህ ሰው ምናልባትም የቆላስይስ ቤተ ክርስቲያን መሥራች የነበረና ጳውሎስ ይህን ደብዳቤ እንዲጽፍ ያነሣሣውን ሪፖርት ያመጣው አገልጋይ ሳይሆን አይቀርም። ኤጳፍራ በሮም ከጳውሎስ ጋር አብሮ በመሥራት ላይ ነበር። ጳውሎስ ኤጳፍራ ለቆላስይስ አማኞች መንፈሳዊ ብስለት የሚጸልይ ትጉ የጸሎት ተጋዳይ እንደሆነ ገልጾአል። መ. ሉቃስ – የሐዋርያት ሥራ ጸሐፊ። በሁለተኛውና በሦስተኛው የወንጌል መልእክተኝነት ጉዞ ወቅት ከጳውሎስ ጋር የነበረ ከመሆኑም በላይ፥ ጳውሎስ በታሰረ ጊዜ ወደ ሮም ሄዷል። ሠ. ዴማስ – የጳውሎስ የቅርብ የሥራ ጓደኛ የነበረ ሲሆን፥ የኋላ ኋላ ይህን ዓለም ወይም ቁሳቁሶችን በመውደድ ከጳውሎስ ተለይቷል (2ኛ ጢሞ. 4፡10)። ረ. አክሪጳ – የቆላስይስ ቤተ ክርስቲያን መሪ ሽማግሌ ወይም መጋቢ የነበረ ይመስላል። ጳውሎስ የቆላስይስ ቤተ ክርስቲያን ይህን መልእክት ለሎዶቅያ ቤተ ክርስቲያን እንዲሰጡ በመጠየቅ ደብዳቤውን ይፈጽማል። ለሎዶቅያ ቤተ ክርስቲያን የተላከውንም መልእክት ተቀብለው እንዲያነቡት ነግሯቸዋል። አያሌ ምሁራን ይህ የሎዶቅያ መልእክት ለብዙ አብያተ ክርስቲያናት የተጻፈውን የኤፌሶን መልእክት ብለን የምንጠራው እንደሆነ ያስባሉ። ወይም በኋላ የጠፋ ሌላ መልእክት ሊሆን ይችላል። ጳውሎስ ለጸሐፊው እየተናገረ ያጻፈው ይህ መልእክት የራሱ መሆኑን ለማመልከት ከመጨረሻው ላይ ስሙን ይጽፋል። የውይይት ጥያቄ፡– ከቆላስይስ የተማርሃቸውን አንዳንድ እጅግ አስፈላጊ እውነቶች ዘርዝር። አስፈላጊ የሆኑት ለምንድን ነው? (ማብራሪያው የተወሰደው በ ኤስ.አይ.ኤም ከታተመውና የአዲስ ኪዳን የጥናት መምሪያና ማብራሪያ፣ ከተሰኘው መጽሐፍ ነው፡፡ እግዚአብሔር አገልግሎታቸውን ይባርክ፡፡)
አርሶ አደሮች እራሳቸውን ፣ ቤተሰቦቻቸውን እና ማህበረሰቦቻቸውን ከ zoonotic በሽታ አደጋዎች ለመጠበቅ የመጀመሪያው የመከላከያ መስመር ናቸው። This One Health – Zoonotic Disease eLearning ኮርስ በኢትዮጵያ ውስጥ በጣም አስፈላጊ የሆኑትን የዞኖኒክ በሽታዎችን እና የእርሻ ባዮ ደህንነት መሠረታዊ መርሆዎችን ይሸፍናል። በመንግሥት የእንስሳት ሐኪሞች ፣ በግል የእንስሳት ሐኪሞች ፣ በማኅበረሰብ እንስሳት ጤና ሠራተኞች ፣ በዶክተሮች እና በሕዝብ ጤና ሠራተኞች እና በኤክስቴንሽን ሠራተኞች ላይ ከእንስሳት አምራቾች ጋር የሚሳተፉ እና የሚያሠለጥኑ ቴክኒካዊ ማደስ እና የጀርባ ቁሳቁሶችን ይሰጣል። ለበሽታዎቹ የቴክኒክ ማጣቀሻ ቁሳቁሶች በእያንዳንዱ ሞጁል ውስጥ ተካትተዋል እናም ትምህርቱ በመስክ ውስጥ ለመጠቀም ለአሠልጣኞች ከቶቴ ማኑዋሎች ፣ ከቴክኒካዊ ሀብቶች ቁሳቁሶች እና ከግራፊክስ ገበታዎች ጋር አብሮ ይመጣል። ተጨማሪ ሀብቶች ፖስተሮችን እና የአርሶ አደሮችን ከአርሶ አደሮች ጋር ለመጋራት እንደ ዕረፍት ጊዜ ያካትታሉ። ሞጁሎቹ በእንግሊዝኛ እና በአማርኛ ተዘጋጅተዋል። እነዚህ ለአካባቢያዊ ፍላጎቶች ጥቅም ላይ እንዲውሉ እና እንዲላመዱ የሚረዱ ክፍት ምንጭ ቁሳቁሶች ናቸው ፡፡ በእውቀት መተላለፊያው በኩል ተደራሽ የሆኑ የግብዓት ቁሳቁሶችን ያጠቃልላል: በአርሶ አደር ስልጠና እና በአዋቂዎች ትምህርት ዘዴ ላይ የአሰልጣኝ / አስተባባሪ መመሪያ መመሪያ – https://agri-training-et.org/Facilitator-Guide እያንዳንዱ በሽታን የሚሸፍን የቴክኒክ ግብዓት መመሪያ – https://agri-training-et.org/Technical-Manual አርሶ አደሮችን (እንግሊዝኛ እና አካባቢያዊ ቋንቋዎችን) ለማሰልጠን ከግራፊክስ ጋር የተለጠፉ ወረቀቶች – https://agri-training-et.org/FilpCharts የበሽታ ፖስተሮች እና የእውነታ ወረቀቶች ለአርሶ አደሮች (እንግሊዝኛ እና አካባቢያዊ ቋንቋዎች) እንደ ልገሳ – https://agri-training-et.org/Posters
ኣብ ዓለም ናፃነት ፕረስ የንቆልቁል ከምዘሎ ፍሪደም ሃውስ ዝተብሃለ ንናፃነት ፕረስ ዝሕለቕ ትካል ገሊፁ።እዚ ምንቁልቋል ናፃነት ፕረስ ንነዊሕ እዋን ናፃነት ፕረስ ኣብ ዝተረጋገፀለን ሃገራት እውን ይሓውስ።ዓፈና ሚዲያ ካብ ማእኸላይ ኣውሮጳ ክሳብ ኣሜሪካ ከምዝተጋፍሐን ብምምሕዳር ትራምፕ ኣብ ልዕሊ ጋዜጠኛታትን ማዕኸናት ዜናን ሓዱሽን ኣሻቓልን መጥቓዕትታት ይፍኖ’ሎ ይብል። ብመሰረት ሓዱሽ ፀብፃብ ፍሪደም ሃውስ ናፃነት ሚዲያ ናይ ቻይና ናይ ዓለም ፅልዋ ተኣፋፊ ዴሞክራሲ ናብ ዘለወን ሃገራት ሓደጋ ሒዙ ይመፅእ ኣሎ ይብል ። ላዕለወይቲ ዳይረክተር መፅናዕትን ትንታነን ፍሪደም ሃውስ ሳራ ረፑቺ ቻይና ብመልእኽትታታ ኣቢላ ኣብ ልዕሊ ጋዜጠኛታት ድፍኢት ከምእትገብርን ዲፕሎማትን ወነንቲ ሚዲያን ኣብ ክንዲ ቤጂንግ ሳንሱር ክገብሩ ትሰርሕ ከምዘላን ገሊፀን። ፍሪደም ሃውስ የማናዊ ክንፊ ህዝበኝነት እናዓበየ ምኻዱ ነፃነት ሚዲያ ዓለም ኣብ ዘሰክፍ ደረጃ ክወድቕ ካብ ዝገበሩዎ ሓደ እዩ ይብል ። ኣብ ዓለም ዝተሓተ ነፃነት ፕረስ ዘለዎ ክፋል ዓለም ኢሮሻያ/ኣውሮጳን ኢስያን/ ብ9 ሚእታዊት ማእኸላይ ምብራቕን ሰሜን ኣፍሪቃን ድማ ብ11 ሚእታዊት ወሪዱ’ሎ። ነፃነት ፕረስ ኣለወን ተባሂለን ካብ ዝተመደባ 16 ሃገራት ኣብቶም ዝሓለፉ ሓሙሽተ ሃገራት ምውራድ ከምዝተርኣየ ፍሪደም ሃውስ ገሊፁ።ነቲ ሪፓርት ኣብ ምድላው መሪሕ ታራ ዝነበረን ሳራ ረፑቺ ናይ ዓለም ሓያል ዴሞክራሲያዊት ሃገር ኣሜሪካ ንምፍርራሕን መጥቓዕትን መራኸቢ ማዕኸናት ዝከላኸል ሕጊ ዘለዋ ሃገር እያ ኢለን። “እተን ቀንዲ መራኸቢ ማዕኸናት ዝፍነወን መጥቓዕቲ ብምምካት ሰበስልጣን ተሓተቲ ዝገብር ሓበሬታ ምውፅአን ቀፂለን ኣለዋ።እቲ ስኽፍታ እቲ ዝተለምደ ይቕየር እሞ ናብቲ ዝነበርናዮ ንምምላስ ከቢድ ስለዝኸውን እዩ።” ረፑቺ ወሲኸን ማሕበራዊ መራኸቢ ጉድለት እንተሃለዎ እውን ከም ሱዳንን ቬኔዝዌላን ኣብ ዝኣመሰላ ሃገራት ንጋዜጠኛታትን ዴሞክራስን ዓብይ ኣበርክቶ ይገብር ኣሎ ኢለን ። ዕለታዊ ፈነወ ድምጺ ኣመሪካ 08/12/2022 ፈነወ ትግርኛ ሓሙስ ፈነወ ትግርኛ ብናይ`ዚ መዓልቲ ዓበይቲ ዜና ይጅምር ። ካብ ኤርትራን ኢትዮጵያን ዝረኽቦም ቃለ-መጠይቓትን ሰሙናዊ መደባትን ድማ የስዕብ ። ሰሙናዊ መደባት ሓሙስ፡ መንእሰያት/ ጥዕና
ሎሚ ብዛዕባ ኤርትራን ፖለቲካዊ ሃለዋታን ክለዓል እንከሎ ብዙሓት ኣዛረብቲ ዛዕባታት ኣለዉ። በቲ ሓደ ወገን ኤርትራን ህዝባን በቲ ካልእ ወገን ከኣ ጉጅለ ህግደፍን ውሑዳት ካብ ህዝቢ ዝተነጸሉ ደገፍቱን ዘለዎም ዝምድና ኣዛራቢ ጉዳይ እዩ። ብፍላይ ኣብዚ እዋንዚ ገበናትን ዓንዳርነትን ጉጅለ ህግደፍ ካብ ኤርትራ ሓሊፉ ብደረጃ ዞባን ካብኡ ንላዕልን ይቃላዕን ናይ ብዙሓት ጠመተ ይረክብን ስለ ዘሎ፡ ህግደፍ ነዚ ንምሽፋን ከምቲ “ጽድቁ ንበይነይ ሓጥያቱ ግና ንኹልና” ዝበሃል፡ ነቲ ክጥዕሞ እንከሎ “ኣበይ ኣለኻ” ዘይብሎ ህዝቢ ኤርትራ እውን ተሓታትን ከፋል ዕዳን ንክገብሮ ደቁ ይገፍፍን የሸብሮን ኣሎ። ጉጅለ ህግደፍ በቲ ሓደ ወገን ድልዱል መሕብኢ ገበናቱ ንምርካብ፡ በቲ ካልእ ወገን ድማ ዝተደወነ ምስሉ ንምጽብባቕን ህዝባዊ ንምምሳልን “ህዝቢ፡ መንግስትን ሰራዊትን ኤርትራ ፈጺሞም ዘይፈላለዩ እዮም” ኣብ ዝብል ሸፈጥ ይዋፈር። እንተኾነ ሃገረ ኤርትራን ህዝባን ቅድሚ ህግደፍ ዝነበሩ፡ ሎሚ ዘለዉን ጽባሕ ድሕሪኡ’ውን ዝህልዉን እዮም። መንግስታዊ ምምሕዳራት ግና፡ ምስቲ ዝመርሕዎ ህዝቢ ዝተፈራረምዎ ውዕል ይሃልዎም ኣይሃልዎም “ትማሊ ኣይነበሩን፡ ሎሚ ኣለዉ፡ ጽባሕ ግና ዘይህልዉ እዮም።” መጻኢ ዕድል ጉጅለ ህግደፍ ከኣ ካብዚ ፈሊኻ ዝረአ ኣይኮነን፡ እዚ ሓቂ እዚ ብፍላይ ንህግደፍ ኣብ ዝምልከት፡ ወዮ ደኣ ብጉልበት ከጐልብቦ ጸኒሑ እምበር፡ ኣብ ስልጣን ኣለኹ ዝብለሉ ዘሎ ናይ ድሕሪ ናጽነት እዋን፡ ብኣተሓሳስባ ምስ ህዝቢ ኤርትራ የለን። ምኽንያቱ ህዝቢ ቆጽሊ ከም ዘውደቐሉ ዝሕብር ዝኾነ ምልክት ስለ ዘየብሉ። እቲ ብግብሪ ኣብ ባይታ ዝረአ እውን፡ ንሱ ናይ ህዝቢ፡ ህዝቢ እውን ናቱ ዘይምዃኖም እዩ ዘመልክት። ህግደፍ ኣብ ስልጣን ናይ ምቕጻሉ መርተዖ ገይሩ ክቕርቦ ዝፍትን፡ “ንናጽነት ኤርትራ በይነይ ስለ ዘምጻእኩዋ፡ ናይ ድሕሪ ናጽነት ገዛኢ ከኣ ኣነ በይነይ እየ” ዝብልን “ኣበይ ዝነበረ ህዝቢ እዩ?” ብዝብል ብደዐ ዝዓበደ፡ ሕጋውን ፖለቲካውን መወከሲ ዘየብሉ ዓመጽ እዩ። ነቶም ዓይኖምን ልቦምን ዝተደፍነ ብህግደፋዊ ስብከት ዝተሰነፉ፡ ዝረአ ከይርእዩ ቀልቦም ንዝተሰወረ፡ ውሑዳት “ምሳይ ኣለዉ” እንተበሎም ግና ሓቂ ክኸውን ይኽእል። ስለዚ ህግደፍ ምናልባት ምስ ቁንጣሮ ዕዉራት ልቦና እምበር፡ ኣብ ልቦና ሓፋሽ ህዝቢ ኤርትራስ ቦታ የብሉን። ህዝቢ ኤርትራ ኣብ ጉዳዩ ቀንዲ ተዋሳኣይን ተሰላፋይን እዩ። ኣብዚ ወሳኒ እዋን ብገዛእ ጉዳዩ ንሱ ብኾፉ ኣብ ክንድኡ ህግደፍ ኮነ ካልኦት ክዛረብሉን ክወራዘይሉን ከፍቅድ ኣይግበኦን። ኣዝዮም ውሑዳት መጣቓዕቲ ብዘይሃቦም ውክልና “ንሕና ምስቲ ምዝርዛሩ ዘጸገም በደል ኣብ ልዕሊ ህዝቢ ዝፈጸመ ጉጅለ ኣለና” እናበሉ ከዳኽሩን ከደናግሩን ፈጺሙ ከፍቅደሎም የብሉን። ብጉዳይካ እንዳተዘርበ ስቕ ምባል፡ ነቲ ዝበሃለካ ከም ምቕባል ስለ ዝውሰድ ድማ ከስተውዕለሉ ይግበኦ። ነቲ ኩነታት ተኸታቲሎም ካብቲ ስቕታኡ ነቒሎም “ህዝቢ ኤርትራ ነቲ ኣብ ወጽዓን ባርነትን ምንባር ርዒምዎስ ሓንጐፋይ ኢሉ ተቐቢልዎ እዩ” እንተበልዎ፡ ምስቲ ኣበሃህላኦም ዘይኮነ፡ ምስ ገዛእ ርእሱ እዩ ክተሓሳሰብ ዝግበኦ። ህዝቢ ኤርትራ ድሕሪ ሕጂ፡ ንገዛእ ርእሱ ካብ ባርነት ናጻ ዝወጸሉ ኒሕ እምበር፡ ናይቲ ጉጅለ ገበን ተሓታትን ከፋሊ ዕዳን ጽልእን ዝኾነሉ ትዕግስቲ ክህልዎ ኣይግባእን። ብፍላይ ከኣ እቲ ኣብ ዲያስፖራ ዝነብር ኤርትራዊ ሓሳብካ ናይ ምግላጽ ዕድልን መሰልን እናሃለዎን፡ ኣብቲ ዘዝነብረሉ ሃገር ዘሎ ልዕልናን ወሳኒ ግደን ህዝቢ ብዓይኑ እናረኣየን ብእዝኑ እናሰምዐን ድምጺ ህዝቡ እንተዘይኮይኑ፡ ስቕታኡ ንህግደፍ ካብ ምድጋፍ ስለ ዘይፍለ፡ ጽባሕ ህዝብን ታሪኽን ክሓትዎ እዮም። ህዝቢ ኤርትራ ተመኩሮኡ ኣብ ትሕቲ ምምሕዳር መግዛእቲ እንከሎ ኮነ ድሕሪኡ እንተዘኪሩ፡ ርሑቕ ከይከደ፡ ኣብ ኢትዮጵያ፡ ስርዓታት ሃጸይ ሃይለስላሰ፡ ደርግን ኢህወደግን ብኸመይ ከም ዝሓለፉ ይፈልጥ እዩ። ዕድል ህግደፍ ኣብ ኤርትራ እውን ግዜ ይንዋሕ ይሕጸር ካብዚ ወጻኢ ክኸውን ኣይክእልን እዩ። ህግደፍ ክሓልፍዩ ክንብል እንከለና’፡ ከምቲ ደገፍቲ ህግደፍ ከፈራርሕሉ ዝፍትኑ፡ ኤርትራ ዘመሓድራ ዘይብላ ባዶ ክትተርፍ እያ፡ ወይ ክትድፈር’ያ ማለት ኣይኮነን። “ቃልስና ንለውጢ እዩ” ክንብል እንከለናኮ ንህግደፍ ኣብ ምውጋድ ጥራይ ዝዕገት ኣይኮነን። እኳደኣ እቲ ቀንዲ ሕመረቱ ካብ ህግደፍ ብዝሓሸ ጥራይ ዘይኮነ፡ ብመሰረቱ ካብኡ ብዝተፈልየ ህዝባውን ዲሞክራስያውን ስርዓተ-መንግስቲ ምትካኡ ማለት እዩ። እዚ ጥራይ ዘይኮነ፡ ራኢና ህግደፍ ዝጸየቖ ባህላውን ማሕበራውን ምስሊ ህዝብና ምሕዋይ ማለት’ውን እዩ። ንኣብነትኳ ሰልፊ ዲሞክራሲ ህዝቢ ኤርትራ (ሰዲህኤ) መጻኢ ራኢ ዓወቱ ንምእማት ኣብቲ ኣብ ጉባኡ ዘጽደቖን ንምዕዋቱ ዝቃለሰሉን ፖለቲካዊ መደብ ዕዮኡ “ሰዲህኤ፡ ኣብ ቅድሚ ህዝቢ ተሓታቲ ዝዀነ፡ ኣብዝሓ ሰልፋውን ሰላማውን ውድድርን ዘፍቅድ፡ ንመሰረታዊ ሰብኣውን ዲሞክራስያውን መሰላት ዜጋታት ዘኽብርን ሕጋውን ዝጣበቕን፡ ስርዓተ-መንግስቲ ብምርጫ ህዝቢ ክውሰን ከም ዘለዎ ይኣምን።” ዝብል ንረክብ። ስለዚ ኤርትራ፡ ከም ኢሳያስን ሰዓብቱን ጨካናትን ጠላማትን ጥራይ ዘይኮነ፡ ዘድሕንዋ’ውን ወሊዳ እያ። እቲ ኣዝዩ ዘገርም ውሑዳት ካብ ህግደፍ ንላዕሊ ህግደፍ ክኾኑ ዝመጣጠሩ “ደገፍቲ ኢና” በሃልቲ ኤርትራውያን፡ መራሒ ህግደፍ ኣብ ርእሲቲ ካልእ ብደዐኡ፡ ተጠሊዑ ንሓንሳብ “ሕገ-መንግስቲ ሞይቱ ተቐቢሩ እዩ”፡። ንሓንሳብ ድማ “ምርጫ ኣብ ኤርትራ ወይ ንሓዋሩ ዘይክግበር ወይ ከኣ ምናልባት ድሕሪ ሳላሳ ኣርበዓ ዓመታት ይግበር ይኸውን” እናበለ ከሽካዕልል ሰሚዐምዎ ከብቅዑ፡ ህግደፍ ኣብ ኤርትራ ኣካልቲ ህዝቢ ዝቃለሰሉ ዘሎ ለውጢ ክኸውን ዝጽበዩ ኣለዉ። እዚኣቶም ነቲ ጉጅለ ከድሕኑ ፈቲኖም ኣብ ኩሉ ብርክታት ተሳዒሮም መውጽኢ ዝሰኣኑ እምበር፡ ኣንጻር ለውጢ ዝተዓጥቀ ሓይሊ ህግደፍስ፡ ኣካል ለውጢ ክኸውን ዝብል ተረድኦ ዝሓደሮም’ዮም ክትብሎም ዘጸገሙ እዮም። እሞ “ለውጢኸ መዓስ?” ዝብል ሕቶ ክቕርቦም እንከሎ ከኣ፡ “ሎሚ” ዝብል ልሳንን ሕልናን ስለ ዘየብሎም፡ ናብታ ብጥበብ ተሰሪሓ ዝተዋህበቶም “ሎሚኮ ህግደፍ ኣብ ምክልኻል ልኡላውነት ሃገር እዩ ተጸሚዱ ዘሎ” እትብል ኣሪጋ ዝበለየት መሕብኢት ይጐዩ። እቲ ምክልኻል ልኡላውነት ሃገር ዝብልዎ፡ ካብቲ ኣብዚ እዋንዚ ኣብ ኢትዮጵያ ኣትይዎ ዘሎ መጋርያ ጀሚርካ፡ እቲ ጉጅለ መሕብኢ ንክኾኖ ሓሓሊፉ ባዕሉ ዝኣጉዶ ውግኣት እዩ። እቲ ዝቐለለ ሓዊ ኣጒድካ “የጥፍኦ ኣለኹ” ምባል ዘይኮነ፡ ነቲ ሓዊ ዘይምስዋርኳ እንተነበረ፡ እዞም ህዝቢ ክውክሉ ዝመጣጠሩ ደገፍቲ ሓንሳብን ንሓዋሩን ስለ ዝጸመሙ ነቲ ሓቂ ኣይርእይዎን እዮም። በቲ ኮነ በዚ ኤርትራን ህዝባን ወትሩ ህሉዋትን ቀጸልትን እዮም። ህግደፍ ግና ይፍቶ ይጽላእ ሓላፋይ እዩ። ህዝቢ ኢርትራ ድማ ዳግማይ ከይድህለል ብዛዕባ ድሕሪ ሕልፈት እቲ ጉጅለ ዝሓስብ ልቦናን ሓላፍነትን ይሃልዎ። ፈጻሚ ጉዳያት ኤምባሲ ኣሜሪካ ካብ ኣስመራ፡ ኣብ ስንፖዝየም ኤሪሳት ክሳተፉ’ዮም Wednesday, 08 June 2022 22:12 Written by ቤት ጽሕፈት ዜና ሰዲህኤ ኣብ ኤርትራ ፈጻሚ ጉዳያት ኤምባሲ ሕቡራት መንግስታት ኣሜሪካ፡ ስቴቨን ሲ ዌከር ተለቪዥን ኤሪሳት ን11 ሰነ 2022 ኣዳልያቶ ኣብ ዘላ ስፖዚየም 2022 ብቐጥታ ካብ ኣስመራ፡ ዕዱም ጋሻ ኮይኖም መደረ ከም ዘስምዑ ኤሪሳት ሓቢራ። ቀንዲ ኣርእስቲ ናይቲ ኣብ ከተማ ዋሽንግተን ”ካቶሊክ ዩኒቨርሲቲ ኣሜሪካ” ዝካየድ ስፖዚየም “ግደ ናጻ ፕረስ ኣብ መስርሕ ዲሞክራስን ኣበርክቶ ኤሪሳትን” ከም ዝኸነን ብዝተፈላለዩ መደባት ከም ዝስነን ተፈሊጡ። ኤምባሲ ሕቡራት መንግስታት ኣሜሪካ ካብ ኣስመራ፡ ብተኸታታሊ ኣብ ኤርትራ ዘሎ ህልዊ ኩነታት ኣብ ምንጽብራቕ ሓበሬታ ክዝርግሕ ዝጸንሐ ብምዃኑ፡ እቶም ፈጻሚ ጉዳይ ኣብዚ ስፖዚየም ዘቕርብዎ መደረ ድምጺ ናይቲ ድምጹ ዝተዓብሰ፡ ብሓፈሻ ህዝቢ ኤርትራ ብፍላይ ድማ ህዝቢ ከተማ ኣስመራ ክኸውን ትጽቢት ይግበረሉ። ብዘይካዞም ኣሜሪካዊ ዲፕሎማት፡ ኤርትራውያን ጋዜጠኛታት ወይዘሮ ይርገኣለም ስብሃቱን ኣቶ ዘካርያስ ክብረኣብን ከምኡ ድማ ካብ ነዊሕ ግዜ ጀሚሩ ፖለቲካዊ ኩነታት ኤርትራ ዝከታተል ጋዜጠኛን ተመራማርን ዳን ኮነል ዕዱማት ኮይኖም መደረታት ከም ዘስምዑ ናይቲ ስፖዚየም ፕሮግራም የረድእ። ድሕሪ ናይቶም ኣጋይሽ መደረታት መድረኽ ሕቶን መልስን ምይይጥን ዝህሉን እዩ። ኣብ መወዳእታ ድማ ኣብ ግዜጠኝነትን ምልዕዓልን ልሉይ ኣስተዋጸኦ ንዘበርከቱ ሰባት ናይ ኣፍልጦ ምስክር ወረቐት ከም ዝወሃብን ናይ ምዝንጋዕ መደብ ከም ዝህሉን ካብቲ ዝወጸ መደብ ምርዳእ ይከኣል። ቻይና ዋዕላ ሃገራት ቀርኒ ኣፍሪቃ ከተካይድ እያ Tuesday, 07 June 2022 10:07 Written by ቤት ጽሕፈት ዜና ሰዲህኤ ኣብዚ ቀረባ ግዜ ዝተመደቡ ፍሉይ ልኡኽ ቻይና ኣብ ቀርኒ ኣፍሪቃ ዙ ቢንግ ሃገሮም ንመጀመርያ ግዜ ኣብ መፋርቕ ወርሒ ሰነ 2022 ዋዕላ ሰላም ሃገራት ቀርኒ ኣፍሪቃ ከተካይድ ምዃና ሓቢሮም። እዞም ልኡኽ ቻይና ቀርኒ ኣፍሪቃ፡ ሃገሮም ኣብ ምፍታሕ ወሰንቲ እስትራተጅያዊ ጐንጽታት ኣብዚ ዞባ ግደኣ ከተበርክት ድልውቲ ምዃና ሓቢሮም።፡ እዞም ኣብ መጀመርያዚ ሒዝናዮ ዘለና ዓመት ዝተመደቡ ቻይናዊ ልኡኽ፡ ነባር ዲፕሎማት ዙ ቢንግ ኣብ ፔሩ፡ ፑፓ፡ ኒው ጊኒያን ዝተፈላለያ ሃገራት ኣፍሪቃን ኣንበሳድር ኮይኖም ዘገልገሉ እዮም። ዙ ቢንግ ኣብ መወዳእታ ወርሒ ጉንበት ነዚ ዋዕላ ንምጥጣሕ ኣብ ሃገራት ቀርኒ ኣፍሪቃ፡ ኤርትራ፡ ኢትዮጵያ፡ ጅቡቲ፡ ሶማሊያን ኬንያን ዑደት ኣካይዶም እተን ሃገራት ኣብዚ ዋዕላ ክሳተፋ ዕድመ ኣቕሪቦም፡ ጉዕዘኦም ናብ ዩጋንዳን ሱዳንን ከም ዘቕነዐን ተሓቢሩ።.ኣብዚ ዋዕላ ንምስታፍ፡ ሕብረት ኣፍሪቃን ኢጋድን እውን ተዓዲመን ኣለዋ። እዚ ኣብ ኬንያ ክካየደ ተሓሲቡ ዝነበረ ደሓር ግና ኣብ ኣዲስ ኣበባ ክካየድ ዝተወሰነ ዋዕላ፡ ሃገራት ቀርኒ ኣፍሪቃ፡ ኣብ ሕድሕደን ዘሎ ፍልልያት ዝፈትሓሉ መድረኽ ዝፈጥር ምዃኑ እቶም ቻይናዊ ፍሉይ ልኡኽ ሓቢሮም። ምስዚ ኣተሓሒዞም ከኣ ሃገሮም ሃገራት ቅርኒ ኣፍሪቃ ኣብ ኣዲስ ኣበባ ተራኺበን ዘለወን ጸጥታውን ቁጠባውን ጸገማት ክፈትሓ ዕድል ናይ ምፍጣር ድሌት ኣለዋ ኢሎም። እዚ ዋዕላ ኣካል ናይቲ ወጻኢ ጉዳይ ሚኒስተር ቻይና ኣቐዲሞም ኣብ ቀርኒ ኣፍሪቃ ዑደት ኣብ ዘካየድሉ ዝወጠንዎ ምዃኑ እውን ተፈሊጡ። እዚ ድማ ሃገራት ናጽነተ ዓቂበን ቀጻሊ ህድኣት፡ ሃብትን ዕቤትን ክረኽባ ዝሕግዝ መደብ እዩ ተባሂሉ። ኣፍሪቃ ኣብዚ እዋንዚ ነቲ ኣብ ሰሜን ኢትዮጵያ ትግራይ ዘሎ ብዙሓት ሲቪል ዝሞትሉን ዝተመዛበልሉ ከም ኣብነት ብምጥቃስ ብስእነት ሰላም ኣብ ስግኣት ከም እትርከብ እቲ ዜና ብተወሳኺ ሓቢሩ። ካብዚ ቀረባ ግዜ ጀሚሩ፡ ኣሜሪካ፡ ሕብረት ኤውሮጳ፡ ሕብረት ኣፍሪቃን ቻይናን ፍሉያት ልኡኻት ቀርኒ ኣፍሪቃ መዚዘን ከም ዘለዋ ዝዝከር እዩ። መጽሔት ሓርነት ሕታም ቁጽሪ 85 Tuesday, 31 May 2022 22:42 Written by ቤት ጽሕፈት ዜና ሰዲህኤ ቃል ፖሊቲካዊ ሓይልታት ኤርትራ ብምኽንያት መዓልቲ ናጽነት ኤርትራ Wednesday, 25 May 2022 20:34 Written by ፖሊቲካዊ ሓይልታት ኤርትራ ክልላዊ መንግስቲ ትግራይ፡ ልዕሊ 4ሺሕ ምሩኻት ውግእ ክፈትሕ ወሲኑ Friday, 20 May 2022 09:57 Written by ቤት ጽሕፈት ዜና ሰዲህኤ ክልላዊ መንግስቲ ትግራይ ካብቶም ኣብ ትሕቲኡ ዘለዉ ምሩኻት ወተሃደራት ፈደራላዊ መንግስቲ ኢትዮጵያ ልዕሊ 4 ሺሕ ክፈትሕ ከም ዝወሰነን ካብቶም ዝፍትሑ 401 ደቂ ኣንስትዮ ምዃነንን ድምጺ ወያነ ትግራይ ኣብ ናይ 18 ጉንበት 2022 ዜናኣ ገሊጻ። ድምጺ ወያነ ትግራይ ከም ምንጪ ዜናኣ ዝጠቐሰቶም ኣተሓባባሪ ጉዳይ ምሩኻት ኣቶ ብርሃነ ከበደ፡ እቶም ዝፍትሑ ብዛዕባ ኣብ ልዕሊ ህዝቢ ትግራይ ዝፈጸምዎ ክብደት ገበን ዝተጻረዩ ምዃኖም ሓቢሮም። ኣቶ ብርሃነ ከበደ ከም ዝሓበርዎ እዞም ብምሕረት ዝፍትሑ ምሩኻት ወታደራት መብዛሕትኦም ካብ ክልል ትግራይ ወጻኢ ኣብ ዝተኻየዱ ውግኣት ዝተማረኹን ኣብ ውትድርና ነዊሕ ግዜ ዘየገልገሉ ብኣቆጻጽራ ኢትዮጵያ ብ2013ን 2014ን ተገዲዶም ዝተሰለፉን እዮም። እቶም ዝፍትሑ ኣብ ትግራይ ኣብ ዝጸንሕሉ ብፍላይ ብመንጽር ተሳትፎ ኣብ ምጽናት ዓሌት፡ ምጽራይ ዝተኻየደሎም ምዃኖምን ቀንዲ ምኽንያት መፍትሒኦም ከኣ፡ ታሪኽ፡ ስነ ልቦና፡ ስብእናን ኣተሓሳስባን ትግራይ ዝለዓለ ምዃኑ ንምርኣይ ዝውሰደ ስጉምቲ ምዃኑ እቲ ዜና ድምጺ ወያነ ትግራይ ብተወሳኺ ኣመልኪቱ። ካብቶም ናይ ምሕረት ዕድል ዝተዋህቦም፡ ብምኽንያት ብወሊድን ሕማምን ካልእን ዘለዉዎ ጸገም ኣብ ግምት ብምእታው ምዃኑ ዝጠቐሱ ኣቶ ብርሃነ ከበደ፡ ህዝቢ ትግራይ ይቕረ በሃላይ፡ ብሰብኣውነት ዝግደስን ብደረጃ ኣተሓሳስባ ሒዝዎ ዝመጸ ምዃኑን ንምርኣይን እዩ ኢሎም። እቲ ዜና ህዝቢ ትግራይ ኣብዚ እዋንዚ ኣብ ኣዝዩ ዝለዓለ ጸገም እናሃለወን ንገዛእ ርእሱ እናጠመየን ጸገሙ ተጻዊሩ፡ ነዞም ምሩኻት ካብታ ዘላቶ ይቕልቦምን የሕክሞምን ከም ዘሎን ንመጻኢ እውን ከም ዝቕጽሎ ጠቒሱ። እዚ ከኣ ብመንጽር ዓለም ለኻዊ ሕጊ ኣተሓሕዛ ምሩኻት ዝካየድ ዘሎ ምዃኑ ኣቶ ብርሃነ ከበደ ሓቢሮም። እዚ ከምዚሉ እንከሎ፡ ሓያሎ ነቲ ኩነታት ዝተኸታተሉ ወገናት እዞም ልሚ ብምሕረት ዝፍትሑ ዘለዉ እንደጋና ጽባሕ ተመሊሶም ንህዝቢ ትግራይ ከይወግእዎ እንታይ ውሕስነት ኣለዎ ብዝብል ነቲ ውሳነ ነቒፈምዎ ኣለዉ። ንኤርትራ ኩልና ኢና ነድልያ Thursday, 05 May 2022 09:31 Written by ቤት ጽሕፈት ዜና ሰዲህኤ ንኤርትራውያን ልዕሊ ኩሉ ማዕረ እትብጸሓና፡ ብሓባር ከም ብሌን ዓይንና እንሕልዋን ብእነፍቅራ ኣዴና እንምስላን ሃገርና ኤርትራ እያ። ካልኦት ብሓባር ዝብጽሑና ጸጋታት እንተለዉ እውን፡ ቀጻልነቶም ብህልውና ኤርትራ ዝውሰን እዩ። ኣብ ወሳኒ እዋን “ኤርትራ ወይ ሞት” እንብል ከኣ ንክብሪ ኤርትራ ከም ሃገር ንምዕዛዝ እዩ። ኤርትራ እዚ ዝተጠቕሰ ወሳኒ ህልውነኣ ዓቂባ ክትቅጽል ከኣ ኩልና ደቃ ኢና ነድልያ። ኤርትራውነትና ዓቂብና እንለብሶም ብዙሕነትና ዘንጸባርቑን፡ ተገዲድና ዘይኮነ ብድሌትና እንስዕቦምን ካልኦት መግለጺ መንነት ኣለዉና። ብሄርና፡ ሃይማኖትና፡ ቋንቋና፡ ባህልና፡ ኣውራጃናን ካለኦትን መግለጺ መንነትና እዮም። ኩሎም እዚኣቶም፡ ብዘይ ህልውና ልኡላዊት ኤርትራ ትርጉም የብሎምን። በዚ መሰረት ቅድሚቲ በዞም ዝተጠቕሱ መንነታት ኣቢልና ከነረጋግጾን ከነማዕብሎን እንደልዮ መሰላት ብጉዳይ ኤርትራ ከም ሃገር ክንግደስን ክንጭነቕን ግድን እዩ። ናይዞም ዝተጠቕሱ መለለይታት ዕቤትን ቀጻልነትን ምርግጋጽ ናይ ሰዓብቶም ሓላፍነት እዩ። ኤርትራ ከም ሃገር ክብራ ዓቂባ ክትቅጽል ግና ምፍልላይ ናይቲ ካልእ መንነትና ብዘየገድስ ኩልና ደቃ ኢና እንስለፈላ። ነቲ መሰረታዊ ጉዳይ ኤርትራውነት፡ ካለኣይ ወይ ሳልሳይ ደረጃ ኣትሒዝካ ንሓደ ካብቲ መግለጺ መንነት ብሄር ድዩ ወይ ቋንቋ ቅድሚት ምስራዕ፡ ገዛ ከይሓዝካ ብጉዳይ ናውቲ ገዛ ከም ምግዳስ ዝዓይነቱ ግጉይ ኣሰራርዓ ቀዳምነት ዝወስድዎ ብዙሓት እዮም። ነዛ ንኹላትና ብማዕረ እትብጸሓናን ንቀጻልነታ ንኹልና እትደልየናን ኤርትራ ዝተወሰነ ኣካል እንተደለየ እውን “ናይ በይኑ” ክገብራ ኣይክእልን እዩ። ኣብ ህልዊ ኩነታትና፡ ኤርትራውያን ሰልፊ ንኹን ውድብ፡ ማሕበር ንኹን ህዝባዊ ምንቅስቓስ፡ ኣብ ሃገር ንሃሉ ኣብ ወጻኢ፡ ዝኾነ ይኹን ነገራውን መንፈሳውን ዓቕሚ ይሃልወና ንኤርትራ ናይ በይኑ ክገብራ ዝኽእል የለን። ኤርትራውያን ብዝተወደበ ይኹን ብዘይተወደበ ኣገባብ ኣብ እንገብሮ ህዝብን ሃገርን ናይ ምድሓን ፖለቲካዊ መስርሕ ብነገራዊ ዓቕሚ ድዩ ናይ ኣተሓሳስባ ዕምቆት ክንበላለጽ ንኽእል ኢና። እንተኾነ ዝኾነ ሓይሊ በዚ ውሱን ጸብለልትነቱ ተዓብዩን ንኻለኦት ኣግሊሉን ልጓም ጨቢጡን ርኻብ ረጊጹን ከቶ ንኤርትራ በይኑ ከጋልባ ኣይክእልን እዩ። ምናልባት ግና ኣብቲ ብሓባር ዝግበር ህዝብን ሃገርን ናይ ምድሓን መድረኽ ኣበርክቶኡ ዝሓሸ ክኸውን ይኽእል። ኤርትራ እውን ንኹልና መምስ ዓቕምና እያ እትደልየና እምበር፡ ነቲ ሓደ ኣቕሪባ ነቲ ካልእ እተርሕቕ ኣይኮነትን። ንካለኦት ብትዕቢት ኣግሊልካ “ከምቲ ኣነ ዘምጻእኩዋ ብኣይ ትለምዕ ብኣይ ትጠፍእ” ምባል ክሳብ ክንደይ ሓደገኛ ምዃኑ ርሑቕ ከይከድካ ተመኩሮ ህግደፍን ኣሉታዊ ሳዕቤኑን ምድህሳስ እኹል እዩ። ኤርትራ ኣብዚ ሎሚ ዘላቶ መዋጥርን ስግኣትን ክትወድቕ ዝገበራ ናይ ጉጅለ ህግደፍ “ኣነ ጥራይ እየ ንኤርትራ ዘድልያ” በሃልነት ምዃኑ ርኡይ እዩ። ብኣካይዳ ህግደፍን ዓይኖም ብጨው ዝተሓጽቡ ደገፍቱን እቲ ንኤርትራ፡ ዝሓልየላን ዝሓስበላን እቲ ጉጅለ ጥራይ እዩ። እዚ ከኣ ምስቲ ንኤርትራ ኩልና ደቃ ነድልያ ምዃና በብግዜኡ እተቕርቦ ናይ ኣድሕኑኒ መጸዋዕታ ብቐጥታ ዝጋጮ እዩ። ናይ ህግደፍ በሓትነትን ኣነ ጥራይ በሃልነትን ብፍላይ ኣብዚ እዋንዚ ንሃገርና ናበይ ይወስዳ ከምዘሎን ኣብ ምንታይ ከም ዘውደቓን ንዕዘቦ ዘለና እዩ። እዚ ኤርትራ ሎሚ ዘላቶ ሻቕሎት፡ እቲ ናይ መወዳእታ ጸልማት ከምዘይኮነ ይግመት። ከምቲ “ንኤርትራ ኩልና ኢና ነድልያ” ዝበልናዮ፡ ኩነታት ከይተቐየረ ኣብ ኢድ ህግደፍ እንተቐጺላ እቲ ዝጽበያ ሓደጋ ካብዚ ዘላቶ ዘይምውጸኣ ጥራይ ዘይኮነ፡ ናብ ዝኸፈአ ከይምዕብል ዘየስግእ ኣይኮነን። ግዳይ ናይዚ ኣብ ከባብና ዝዘንብ ዘሎ ሓደጋታት ጥሜት፡ ውግእን ምምዝባልን ከይትኸውን ውሕስነት የብላን። እንተ እቲ ንሃገርናን ህዝባን ዝሕምሶም ዘሎ ጉጅለ፡ ብናይ ሓባር ቃልስና እንተዘይቀይርናዮ ካብዚ ተሸኺልዎ ዘሎ ሓደገኛ ኣንፈት ክወጽእ ትጽቢት እተንብረሉ ኣይኮነን። ናይ ህግደፍ ጠኒኑ በቲ ሓደገኛ መንገዲ ምቕጻል ንዓና ዘሰክመና ሓላፍነት ብኽንድኡ ደረጃ ከቢድ እዩ። ናይ ለውጢ ሓይልታት እውን ሃገርና ንምድሓን ነቲ “ንኤርትራ ኩልና ኢና ነድልያ” ዝብል ኣምር ግቡእ ትርጉም ሂብና ኣብ ግብሪ ናይ ምውዓሉ ግደታ ኣለና። ምናልባት ካብቶም ብሓባር ኮይና ሃገርን ህዝብን ናይ ምድሓን ቃልሲ ከነካይድ ዝጸናሕና ንመጻኢ እውን ክንቅጽሎ ትጽቢት ተነቢሩልና ዘሎ ቅልጣፈና ግና፡ ማዕሪኡ ዘየለ ጽባሕ ንኤርትራ “ኣነ ይኣኽላ እየ” ዝብል ሕልና ዘለዎ እንተልዩ ብኣግኡ ናብ ልቡ ክምለስ ይግበኦ። ኣብ ርእሲቲ ኤርትራ ኩሉኹም ኢኹም ተድልዩኒ እናበለት ትጣራዕ ምህላዋ፡ በይናዊ ጉዕዞ ዓዲ ከም ዘየእቱ ካብ ምግንዛባ ዝነቅል ምዃኑ ምግንዛብ ኣገዳሲ እዩ። ምናልባት ዝተወሰነ መምዘንታት እናመዘዘ “ኣነ ዝሓሸ ዓቕሚ ኣለኒ” ዝብል ሕልና ዘለዎ ወገን ይህልወና ይኸውን። እዚ ስምዒት ሓቅነት እውን ይህልዎ። ምስዚ ኩሉ ግና፡ ነቲ “ንኤርትራ ኩልና ኢና ነድልያ” ዝብል ሓደ ወገን በይኑ ኣይምልሶን እዩ። እቲ ሓቀኛ ዝሓሸ ዓቕሚ ዘለዎ ኣብቲ ዝፍጠር ናይ ሓባር መድረኽ ብዘበርክቶ ኣስተዋጸኦን ዘሕድሮ ጽልዋን እምበር፡ ብዝመርጾ በይናዊ ጉዕዞ ዝግለጽ ኣይኮነን። ብሓባር ተቓሊስና መጸዋዕታ ኤርትራ ንመልስ ክንብል እንከለና፡ ሸቶኡ ሓደ ክነሱ በበይኑ ዝወፍር ዘሎ ኣተሓሳስባታትና ኣቀራሪብና ናይ ሓባር ኣተሓሳስባ ነጥሪ ማለት እዩ። ኣብዚ መስርሕ እንካን ሃባን ናይ ገሊኡ ወገን ኣተሓሳስባ ብመንጽር ህልውን መጻእን ኤርትራዊ ድሕነትን ረብሓን ተመዚኑ የዋጽእ ተባሂሉ ብምልኡ ይኹን ብኸፊል ቅቡል ክኸውን ይኽእል። ብኣንጻሩ ኣተሓሳስባኡ ተመዚኑ ብምሉእ ድዩ ብኸፊል ተቐባልነት ዘይረክብ ወገን ክህሉ’ውን ይኽእል። ኣብዚ ኤርትራ ምእንቲ ክትድሕን ሓሳቡ ዝተነጽጎ ወገን ነቲ ተቐባልነት ዝረኸበ ናይ ምኽባር ትብዓት ክህልዎ ይግባእ። ኣብ ርእሲ’ዚ ነቲ ብኻልእ ወገን ዝቐረበ እሞ ተቐባልነት ዝረኸበ ከም ናቱ ወሲዱ ናይ ምትግባሩ ትብዓት ክውንን ድልዊ ክኸውን ግደታኡ እዩ። ጉዳይ ኣተሓሳስባ ጥራይ ዘይኮነ፡ ተሃዋስነት ሕቶ መሪሕነት እውን በዚ ኣገባብ እዩ ክመሓደር ዝግበኦ። ካብዚ ሓሊፉ፡ ነቲ “ንኤርትራ ኩልና ኢና ነድልያ” ዝብል ከነተግብረሉ እንኽእል ካልእ መንገዲ የብልናን። እንቋዕ ናብ ዒድ ኣል-ፈጥር ኣብጽሓና Sunday, 01 May 2022 22:31 Written by ቤት ጽሕፈ ኣቦ መንበር ሰዲህኤ ወጊድ ንምንብርካኽ ፤ ወጊድ ንኢድ ምሃብ ኣብታ ዘይትርሳዕ ሚያዝያ Tuesday, 26 April 2022 08:43 Written by ንጉሰ ጸጋይ በዓለ-ትንሳኤ ብዝተፈላለየ መጸውዕን፡ ኣብ ዝተአላለየ ግዜን ብዝተፈልየ ምልክዓትን ንድሕነት ህዝቢ ዓለም ብዝተፈጸመ መስዋእትን ትንሳኤኡን ዝፍለጥ ሓደ ካብ ዓበይትን ክቡራትን ሃይማኖታዊ በዓላት እዩ። ስለዝኮነ ድማ ስድራቤታት ካብ ርሑቕን ቀረባን ዝተኣኻኽብሉ፤ ተፈላልዮም ዝጸንሑ መታዓብይትን መሓዙትን ወዶም ኮነ ጓሎም ዝራኸብሉ ናይ ታሕጓስን ደስታን ዓመታዊ በዓል ኣብርእሲ ምዃኑ፡ ኣረ ብዙሕ ካብ ስድራታት ህዝብናስ ቆልዑትን ወርጠበናትን/ጎምበለታት ብምኽንያት በዓለ-ትንሳኤ ሓደስቲ ክዳውንቶም ለቢሶም ኣብ ቅርዓት ዓድታቶም ናተይ ይጽብቕ፤ ናተይ እባ እንዳተባሃሀሉ ታሕጓሶም ዝገልጽሉ ሓደ ካብ ናይ ፍሳሃን ደስታን ማዓልታት እዩ። ፍቅርን ሕውነትን ስድራታት ዝግለጸሉ ማዓልቲ እዩ። ሓደ ብኣርኣያ ስላሰ ዝተፈጥረ ስብ፤ መቐረት ናይዚ ቅዱስን ናይ ታሕጓስን መዓልቲ ዘይፈልጥን ናብ ናይ ክፋእን ሕሰምን መጻወድያ ዝቕይርን እንተልዩ ግን፡ ብዘይካ’ቶም ንመራሒ ጉጅለ ህግደፍ ዘዕበይ መሪሕነት ህግሓኤን ካልኦት ከምኡ ዝኣመሰሉ ዲክታቶራውያን ስርዓታትን እንተዘይ ኮይኖም ካልእ ክርከብ ኣይክእልን እዩ። ስለዚ ድማ'ዩ፤ ብዕለት 26 ሚያዝያ 1992 ሰንበት እኳ ትንበር እምበር፡ ልክዕ ከምዛ ዕለት እዚኣ ነቶም ብምኽንያት በዓለ-ትንሳኤ ምስ ቤተ-ሰቦምን ማሓዙቶምን ነቲ በዓል ንምኽባር ዝተዓደሙ ብጾት ተጋደልቲ ወልደማርያም ባህልብን ተኽለብርሃን ገብረጻድቕን ናይ ሽዑ ኣባላት ፈጻሚ ሽማግለ ተጋድሎ ሓርነት ኤርትራ ሰውራዊ ባይቶ፤ ልኡኻት ስርዓት ኢሳያስ ምስ ሓደ ቤት-ሰብ መሳሊ ካብ ዓደምቶምን ጸጥታ ሱዳንን ተመሳጢሮም ካብ ከሰላ ብምጭዋይ፡ ነቲ መዓልቲ ሓጎስ ናብ ማዓልቲ ሓዘን ዝቐየሩ። ካብቲ ባህልን ክብርን ዘይብሉ፡ ንናይ ሓሳባትን ፖለቲካዊ ፍልልያትን ክጸወር ዘይኽእል፡ እንትርፎ ዓመጽን ሓይልን ንኻልእ ፍታሓት ዘይተዓደለ፡ ቃጻን ሻራነት ጎረባብቲ ሃገራትን ከም ቀንዲ መሳርሒ ዝጥቀም ርእሰ ምልኪ ኢሳያስ ካልእ ዝጸበ ሰብ እንተልዩ ገና፡ ሕሰምን መከራን ዘይጸገበ ወይ ድማ ነዚ ጥራሕ ዝተፈጥረ፤ ካልእ ጽቡቕ ዝባሃል ነገር ከምዘሎ ዘይፈልጥን ጥራሕ እዩ ክኸውን ዝኽእል። ብጾት ድሕሪ’ዚ ናይ መጭወይቲ ማዓልት'ዚ ክሳብ’ዛ ዕለት እዚኣ 30 ዓመታት መመላእታ ብዘይካ ኤርትራ ምብጽሖም ካልእ ዳሃይ ዝባህል የብሎምን። እቲ ኣዝዩ ዘሕዝንን ዘታሓሳስብን ድማ ኣብ ከም ኢሳያስ ዝኣመሰሉ ፈራሃት መለኽቲ ምውዳቆም እዩ። ዋላ እቶም ንማንዴላ 27 ዓመታት ዝኣሰሩ ዓሌታውን መራሕቲ ደቡብ ኣፍሪቃ'ውን፡ ብስድራ ቤቱ ክብጻሕስ ኣይነፈግዎን። ፍርህን፡ ብቖዓትን ኣፍልጦን ዘይምውናን ድማ ቀንዲ ካብ መበቆል ዲክታተርነት እዩ። እዞም ክልተ ተጋደልቲ ብጾት እዚኣቶም፣ ልክዕ ከምቲ ናይ ስሳታትን ሰብዓታትን መንእሰይ ኤርትራ ማህደሮምን ርሳሶምን ኣቐሚጦም፤ ናብ ተጋድሎ ሓርነት ኤርትራ ተሰሊፎም ንናጽነትን ሓርነትን ህዝብን ሃገርን ኤርትራ ንእስነቶምን ሂይወቶምን ካብ ምብጃው ሓሊፎም ዝፈጸምዎ ዝኾነ ይኹን ኣበሳ ኣይነበሮምን የብሎምን ድማ።። ባህግታት ህዝብና ንምርግጋጽን ንዝተሰለፍሉ ዕላማ ንምዕዋትን ኣብ ቃልሲ ተመሪሖምን መሪሖም፤ ኣብ ከበድቲ ወታሃደራዊ ስርሒትትን ፖለቲካዊ ጉዳያትን ኩሉ ዝካኣሎም ዘበለ ካብ ዝፈጸሙን ደሞምን ዓጽሞምን ዝኸፈሉን ብጾት እዮም። ኣሰር ጀግንነቶም ኣብ ኣካላቶም ዘሎ በሰላ ጠያይት መግዛእትን ዝተቆርጸ ኣጻብዕን ጥራሕ ዘይኮነስ፡ ንሎሚ ብሓፍሻኡ ካብ ጎላጎል ስመጃና ጀሚርካ ክሳብ ጋሽ ባርካ ዝፈሰሰ ደሞም ዘይሕከኽ ኣሰር ገዲፉ ምህላዉ ክጠቅስ እደሊ። ጠንቂ መጭወይቲ ብጻይ ወልደማርያምን ተኽለብርሃንን ዝተጠቕሰ ባህርያት ምልኪ’ኳ እንተኾነ፡ ኣብ ውሽጢ ሓደ ዓመት ዘይመልእ ናይ ናጻነት ግዜ ከምዚ ዝኣመሰለ ኣረሜናዊ ስጉምቲ ምውሳዱ ስለምንታይ ኮን ይኸውን ንዝብል ሓታቲ፡ እቲ መልሲ ነቲ ቅድሚ’ዚ ዕለት'ዚ ኣብ ልዕሊ ኣባላት መሪሕነት ተሓኤ ሰውራዊ ባይቶን ካልኦትን ዝሕስብ ዝነበረ ናይ መጭወይት፡ ቅትለትን ራዕድን ደምሳሲ ፈተነታት ገዲፈ፡ ነቲ ንኢሰያስ ዘይቀባበሎ ናይቲ እዋን ገለ ካብ ዓበይቲ ፖለቲካዊ ፍሉይ ርእይቶታት ምጥቃስ፤ ነቲ ኣንጊሁ ዝተበገሰ ግን ከኣ፡ ሰማዒ ኣእዛን ዘይረኸበን ሓይሊ ተቓውሞ ምንባሩ ዘየርከቡ መንእሰያትና ብሰነድ ሓበሬታ ምቕራብ ጠቓሚ እመስለኒ። 1. ቅድሚ ምጅማር፡ ናይቲ ኣብ ሎንዶን ክካየድ ዝሕሰብ ዝነበረ ርኽክብ ትሻዓተ ማዓልታት ቅድሚ ናጽነት ማለት'ዩ፤ መሪሕነት ተሓኤ ሰውራዊ ባይቶ ምስ ካልኦት 3 ውድባት ኤርትራ ብ16 ጉንበት 1991 ''እዚ ኣዋጅ'ዚ ዚኸተማ ኤርትራውያን ውድባት፤ ኣህጉራውን ሓፈሻውን ርእይቶ፡ ኣብ ሎንደን ክካየድ ተወሲኑ ዘሎ ርኽክብ፤ ንጎንጺ ኤርትራን ኢትዮጵያን ወድዓዊ ምይይጥ ከምዝይበቅዕን ብውጻኢቱ'ውን ከምዘይምእዘዛን ይገልጻ'' ዝብል ገለ ካብ ትሕዝትኡ እዩ ነይሩ። እዚ መግለጺ'ዚ ምስ ተግባራትን ባህግታትን ኢሳያስ ብቐጥታ ስለዝራጸም፡ ነዚ እምንቶ'ዚ ዝነበሮ ኣባል መሪሕነት ውድባት ኮነ ሃገራዊ ግዜ ተጸቢዩ ከምዘጥፋኦ ፍሉጥ እዩ። 2. ተሓኤ ሰውራዊ ባይቶ፡ ብ25 ጉንበት 1991 ካብ ዘውጽኦ መግለጺ ''ኢትዮጵያዊ ጎበጣ ኣብ ኤርትራ ብምስዓሩ ንሓፋሽ ኤርትራን ፖለቲካዊ ሓይልታቱን ናይ ሓጎስ መግለጺኣ እናኣቕረበት፤ ንኹለን ውድባት ኤርትራ ኣብ ዝሓጸረ ግዜ ኣብ ዝተሓተ መደብ ዕዮ ብምስምማዕ ክዓያን፤ ሃገራዊ ናጻነት ብምእዋጅ ኩሉ ዓቕምታተን ንሃገርን ሰውራን ንምክልኻል ክጸምድኦን ትጽውዕ'' ይብል። ሽዑ ምእዋጅ ናጽነት ሕማም ርእሲ ናይ ኢሳያስ ምንባሩ ኣብቲ ብዕለት ብ29. ጉንበት.1991 ኢሳያስ ኣብ ሎንደን ናጽነት ከምዘይእውጅን ንረፈረንዱም ክጽበ ምዃኑን ብዘቕረቦ መልሲ ውዱእኳ እንተነበረ፡ ብ4 ሰነ 1991 ኣብ ካርቱም ቓዓ ኣልሰደቓ ኣብ ዝገበሮ ጋዜጣዊ ዋዕላን፡ ንምእዋጅ ናጻነትን ተሳትፎ ውድባትን ብዝምልከት ቃለ ማሕተትን ቃል ብቓሉ ''ግዜ ረፈረንዱም ኣብ ዋዕላ ኢትዮጵያ ከምዝውሰንን፡ ኣብ ዳግመ ህንጻ ክሳተፍ ዝደሊ ነፍሲ ወከፍ ኣባል እዘን ውድባት ከም ዝኾነ ካልእ ዜጋ ንሃገሩ ተመሊሱ ክሳተፍ ይኽእል እዩ'' ክብል ኣፍሊጡ እዩ። ስምምዕን ልዝብን ዝብሉ ኣምራት እሞ፤ ንሜላ እንተዘይ ኮይኑ፤ በዓል ለይተን ስለዘይኮነ፡ ነዚ ካብ ርእይትኡን መደባቱን ዝተፈልየ መግለጺ ካብ ዘውጽኤ ውድብ ተጋደልቲ ብጾት ተኽለብርሃንን ወልደማርያምን ግዳያት ክገብሮም መን ዘይጽበዮ። መግለጺ ኢሳያስ ኣብ ኤርትራ ዲሞክራስን ፖለቲካዊ ብዙሕነትን ኣዕሚቐን ይቕበራ ምንባረን ንውድባት ኤርትራ ዳግማይ መርድእ'ዩ ነይሩ። እዚ ንውድባት ጥራሕ ዝምልከት ከምዘይኮነ ግን፣ መሳርሕቱ ዝነበሩ’ውን ውሳኔታት ጉባኤኦም ይፈርስ ምህላዉ ክሓስብሉ ኣይካኣሉን። 3. ኢሳያስ ኣብ እዋን ናጽነት ምስ ውድባት ኤርትራ ጥራሕ ኣይኮነን ኣብ ጉዳይ ምእዋጅ ናጽነት ኤርትራ ዝራጸም ነይሩ፡ መንግስቲ ሱዳን ውዓል ሕድር ከይበለት ናጽነት ኤርትራ ስለዝኣወጀትን ስለዝተቐበለትን፡ ተኽለብርሃንን ወልደማርያምን ዝኣባላቱ ፈጻሚ ሽማግለ ውድብ ሰውራዊ ባይቶ ድማ፡ ብ30 ጉንበት 1991 ''ሓው ዝኾነ ህዝብን መንግስትን ሱዳን ኣብዚ ምዕብልናታት'ዚ ኣብ ዝወሰዶ ኣወንታዊ መርገጽ ነምጉሶን ነተባብዖን ምዃና ነረጋግጽ'' ዝብል መግለጺ ምውጽኦም፡ ንመደባት መራሒ ምልካዊ ስርዓት ዝጻረር ኣብ ርእሲ ምንባሩ፡ መንግስቲ ሱዳን ንዘውጽኦ ኣዋጅ ናይ ናጽነት ስሒቡ፡ ክሳብ ናይ 1993 ህዝበ-ውከሳ ኣቐሚጥዎ ጸኒሑ። ዓንጸዓንጾ ንማዕጾ ከም ዝባሃል ግን ወልደማርያምን ተኽለብርሃንን ንናይ ናጽነት ኣዋጅ ዝድግፍ ፍሉይ ርእይትኦምን ሓሳቦምን ዝውህለል ካብ ዝነበረ ምኽንያታት መሰወሪኦም እዩ። 4. ብዘይካ'ዚ፡ ወልደማርያምን ተኽለብርሃንን ዝኣባላቱ መሪሕነት ሰውራዊ ባይቶ፡ ነቲ ቀንዲ ሰረት ሓድነት፡ ልምዓትን ህንጸትን ዝኾነ ራእይ ውድብ፡ ብ7 ሰነ 1991 ኣብ ዘውጽእዎ ኣዋጅ ''ኣብ'ዚ ግዜ'ዚ ኤርትራዊ ሃገራዊ ሓይልታት፡ ናይ'ዚ መድረኽ'ዚ ዕማም ንምዕዋት መታን ክካኣል ፍልልያቱ ንጎኒ ብምግዳፍ፤ ሓቢሩ ክዓዪ ይጥለብ ኣሎ። ንሕና ምእንቲ ዝላዓለ ሃገራዊ ጠቕሚ ኤርትራ፤ ኤርትራዊ ፍልልያት ነዚ መድረኽ'ዚ ክውንዘፍ እናጠለብና ኣብ ትሕቲ ፖለቲካዊ ብዙሕነት ኩሎም ዜጋታት ኣብ ምህናጽ ሃገር ንዝደጋገፉ ዲሞክራስያዊት ኤርትራ ንምብጻሕ ነፍሲ ወከፍ ኤርትራዊ ሃገራዊ ሓይሊ ናጻነቱ፡ ኣረኣእያኡን ፖለቲካዊ መርገጻቱን ናይ ምዕቃብ መሰሉ'ውን ሕሉው ምዃኑን ነረጋግጽ። ኣብ ሜዳ ኤርትራ ብኣረኣእያኤን ዝፈላለያ ሃገራውያን ውድባት ምህላወን ምኽሓድን ርእስኻ ኣብ ሑጻ ክትቀብር ምፍታንን ፈጺሙ ዘይግባእን እዩ። እዘን ውድባት ኣበርክቶአን ክሳብ ክንደይ ዓብዪ ወይ ንእሽቶይ ነይሩ እቲ ተሳትፎ ብዘየገድስ፡ ብዝገበርኦ ኣበርክቶ ንዝተረጋገጸ ዓወታት ኣብ ምክልኻል ንኸይሳተፋ ክኽልክለን መሰል ዘለዎ'ውን ዋላ ሓደ የለን'' ዝብል ነይሩ። ኢሳያስ ንስምዒታት ህዝብና ከም ጽቡቕ ኣጋጣሚ ተጠቒሙ'ዩ፤ ብ20 ሰነ 1991 ትኽ ብትኽ ንዝወጸ ኣዋጅ ሰውራዊ ባይቶ ዝጻረር ጥራሕ ዘይኮነስ፡ ነዚ ሎሚ ህዝብና ብሓፈሻ፡ መንእሰያትና ድማ ብፍላይ ዝጠፍእሉ ዘለዉ ናይ ህልቂት ጎደና '' ህግሓኤ ብዘይካ'ቶም ኣዝዮም ውሑዳት ከቢድ ገበን ዝፈጸሙን ሃብቲ ህዝቢ ዚሰረቑን ዘጠፋፍኡን ኣብ ቅድሚ ሕጊ ዝቐርቡ፡ ኩሎም'ቶም ብዝተፈላለየ ምኽንያታት ብስም ውድባት ተጋግዮምን ተደናጊሮምን ዝጸንሑ ዜጋታት ብዘይ ገለ ስኽፍታ ናብ ዳግመ ህንጻ ሃገሮም ክሳተፉ ክጽውዕ ሓላፍነቱ እዩ። ደጊም ናይ ውድባት ሓሸውየ ከምዘየለን ንህዝቢ ብቕሉዕ ይኹን ብጉልቡብ ናይ ምክፍፋል ስልትታት ምጥቃም ከቢድ ገበን ከምዝቁጸር ግን ክዝንጋዕ ኣይግባእን እዩ'' ዝብል መግለጺ ዝሃበ። እዚ ጥራሕ ኣይኮነን፡ ኣብቲ 30 ሕቶታል ካብ ህዝቢ ተመምዩ ዝቐረበ ርክብ ምስ ህዝቢ ዝተባህለ ናይ 1996 መድረኽ ሕቶን መልስን እሞ ኸኣ ''ንቓለዓለም እንተዘይኮይኑ ህዝባዊ ግንባር ንበይኑ ተቓሊሱ እዩ ነዛ ሃገር ነጻ ኣውጺእዋ'' ክብል እዩ፡ ንመላእ ህዝቢ ዝደርጐሓሉ። ህዝቢ ኤርትራ ግን፡ ወታሃደራት መግዛእቲ ኢትዮጵያ ካብ ኤርትራ ብምውጽኦም ራህዋ ዝረኸበ መሲልዎ፡ ኣብ ናይ ናጽነት ጓይላን ታሕጓስን ተሸሚሙ ካልእ ዝሓሸን ጠቓምን ሓሳባት ምህላዉ ብዘይምስትብሃል፡ ነቲ ጎደና ውሕስነት ሃገርን ዜጋታታን ዝኾነ መወዳድርቲ ዘይነበሮ ንነዊሕ መዋእል ዝጠመተ ጥዑይ ሓሳብ ይዝርጋሕኳ እንተነበረ፡ ዝሰምዖን ዝቕበሎን ኣካል ክረክብ ኣይካኣለን። ኣብ'ቲ እዋንቲ ኤርትራውያን ከም ህዝቢ ካብ ሽዑ ጀሚርና ካብ ኩሉ ጸቢብ ስምዒታት ነጻ ኮይና፤ ነቲ ሃናጺ ሓሳብ ውራየይ ኢልና ንምዕዋቱ እንተንሓስብን እንተንቃለስን፡ ሎሚ ሃገርና ኣብ’ዚ ኣትያቶ ዘላ ብርሰት ኣይምሃለወትን። ህዝብናውን ካብዚ ንሓልፎ ዘለና ህልቂትን ስደትን ምዳሓነ። ድሕሪ'ቲ ባሓቲ መግለጺ’ቲ፡ ንህዝቢ ኤርትራን ፖለቲከኛታቱን ኮንደኾን ይማሓየሽ ይኸውን ዘብል፤ ናይ ምጥርጣር ምናልባሽ ክህልዎም ኣይምተገባኤን። ሽዑ ዘምለጠና ናይ ዲሞክራስን ፍትሕን ፖለቲካዊ መድረኽ ናይ ቃልሲ እዩ ድማ ክሳብ ሎሚ ክንመልሶስ ይትረፍ፤ እንዳጸንሐ ክበታትነናን ክፈላልየናን ዝርከብ። መጸዋዕታ ግብረ-እከይ ኢሳያስ ግን፡ ንምድህላል ዜጋታትን ንሓባራዊ ተሳትፎን ህንጸትን ዝዕድም መግለጺ ሰውራዊ ባይቶ ከምዘይምልከቶ ንምርግጋጽን እንተዘይ ኮይኑ፡ መን እዩ መሓሪ መን’ከ እዩ ተመሓሪ? በየናይ ሕጊ እዩ ገበን ዝፈጸመን ዘይፈጸመን ተባሂሉ ኢሳያስ ዝመምዮ? አረ መን እዩኸ ዝመምን ዝምመን? ዝብሉ ሕቶታት ገዲፈ፡ እቶም ሃገርና ነጻ ወጺኣ እያ፡ ዕላማ ቃልስና ተረጋጊጹ እዩ ኢሎም፡ ብፍቓዶም ዓዲ ካብ ዝኣተዉ ገለ ገዳይም ተቃለስቲ ንምጥቃስ፤ ዑስማን ዳየርን፡ ማሕሙድ ዲናይን፡ እምባየ ሕድሩን ዝኣመሰሉኸ ዳኣ በየናይ ዓቃቢ-ሕጊ ተኸሲሶምን ኣየናይ ቤት ፍርዲ ብዝወሰኖ ብይንን እዮም፡ ኣብዚ ነጠቡ ከይተባህሉ ጠፊኦም ዘለዉ? ኣብ ስልጣን ኢሳያስ ዝኣመነ ብሴፍ ዝኻሓደ ብሴፍ፡ መተካእታ ሕግን ርትዕን፡ ቂምን ቅርሕንትን ምዃነን ምዝንጋዕ ዘድሊ ኣይነበረን። ስለዝኾነ ሎሚ፣ ብዙሓት ኣሰርትን ጨወይትን ዝነበሩ መራሕትን ካድራትን ህግሓኤ እዚ ከም ዝመጽእ ዘንጊዖም፣ ፍትሒ ስኢኖም ግዳይ ኢሳያስ ክኾኑ ኣዝዩ ዘሕዝን እዩ። ኢሳያስ ግደፍዶ ኻልኦት ''ኤርትራዊ ሃገራዊ ሓይልታት ነጻነቱን ኣረኣእዩን ፖለቲካዊ መርገጻቱን ናይ ምዕቃብ መሰሉ'ውን ሕሉው ምዃኑን ነረጋግጽ'' ዝብል ሓሳባት ዝነበረን ሓይልታት ክቕበልስ፡ ህልውንኤን እውን ክሳብ ለይተ-ሎሚ ዘይኣምን፡ ብተግባር እንተኾነ'ውን ነቶም ናይ ነዊሕ እዋን መሳርሕቱ ዝነበሩ ፖለቲከኛታትን ጋዜጠኛታትን ምቑጻይ ቅድሚ ምጅማሩ፡ ዘውጽኦ መግለጺታት ህዝብን መሪሕነት ህግሓኤን ክማሃርሉ ምተገበኦም። 5. እዚ ጥራሕ መኣስ ነይሩ፡ ሰውራዊ ባይቶ ድሕሪ'ዚ ናይ ብሓትነት መግለጺ ውልቀ ምልኪ፡ ብ27 ሰነ 1991 ንኣባላቱ ኣብ ዘመሓላለፎ መልእኽቲ '' ሕጂ'ውን ከም ቀደም ጽንዓትን ተወፋይነትን ዝሓትት መድረኽ እነሆ። ካብ'ዚ ዝፍጠር ዘሎ ሓናቒ ኩነታት ንምውጻእ ኩሉ'ቲ ዝካኣል ጻዕርታት ከካይድ እዩ። መላእ ኣባላት ተጋድሎ ሓርነት ኤርትራ ድማ ንምንብርካኽ ወጊድ፤ ንኢድ ምሃብ ወጊድ፤ ንነጻ ውሳኔና ኣሕሊፍካ ምሃብ ወጊድ ብምባል ብጽንዓት ቃልስታቱ ክቕጽል ምዃኑ ንተኣማመን'' ዝብል፡ ሃገርን ህዝብን ኣብ ዳግማይ ደልሃመት ይኣትዉ ምህላዎም ተገንዚቦም፡ ንመሓውራት ቃልሲ ዘትርርን ዘደልድልን ጸዋዒት ካብ ዘቅረቡ ኣባላት መሪሕነት እዞም ክሳብ ሎሚ ሃለዋቶም ተሸሪቡ ዘሎ ብጻይ ወልደማርያም ባህልብን ተኽለብርሃን ገብረጻድቕን እዮም ነይሮም። ኣንጊሆም እምቢ ንምልኪ! ስለዝበሉ ድማ እዮም ግዳይ መጭወይትን ሃለዋት ምጥፋእን ኮይኖም ዘለዉ። ሎሚ 26 ሚያዝያ 1992 ክዝክር ከለኹ፡ ተጋዳላይ ወልደስላሰ ቻንቹ ካድር ማሕበር ሓረስቶት ተሓኤ ዝነበረ፡ ጸኒሑ ሓደ ካብ ቀንዲ ፈለምቲ ዲሞክራስያዊ ምንቅስቓስ ሓርነት ኩናማ ኤርትራ፤ ድሕሪ ናጽነት ካብ መደበር ወዲ ሸሪፎይ ተጨውዩ ኤርትራ ምስ ኣተወ ዳሃይ ዘይብሉ ዝጠፍኤ፡ ተጋዳላይ ገብሪሂወት ቀለታ ኣባል ተሓኤ ዝነበረ፤ ካብ ሱዳን ተጨውዩ ናብ ኤርትራ ምስተወስደ ኣብ 2000 ዓ.ም ተፈቲሑ ምስ ሓንቲ ጽጌናይ ትባህል ናይ ብሕቲ ጋዜጣ ክዓዪ ጀሚሩ። ኣብ 2001 ዳግማይ ዝተሰወረ፡ ተጋዳላይ ገብረብርሃን ዘርኤ ኣቦ-መንበር ደምሓኤ ዝነበር፡ ካብ ሑመራ ኢትዮጵያ ዝተጨውየን ዝተሰወረን ገላ ውሑዳት ክጠቕስ ከለኹ፡ ግደፍዶ ንነዊሕ ዓመታት ዝፈልጦምን መጋድልቶም ዝነበረ፡ ኣብ ልዕሊ ስድራኦም ወሪዱ ንዘሎ ማሕበራውን ስነ-ኣኣምራውን ሕሰም ንዝግንዘብ ምረቱ ክሳብ ክንደይ ከምዝኾነ ሕልና ዘለዎስ ይርድኦ እዩ። ጸኒሑ ዝተጋህደ ቅትለትን ማእሰርትን ግፍዕን፤ መቐጸልታ እምበር፡ ሓድሽ ዝተፈጥረ ባህሪ ጉጅለ ህግደፍ ኣይኮነን። ሓደን፡ ክልተን፡ ሰለስተን ክጭወዩን ክስወሩን እንከለዉ እንተስ ብፍላጥ እንተስ ብዘይፍላጥ ድምጽኻ ምሕባእ እዩ ድማ፤ ንኢሳያስ ኣሻዲኑ መላእ ሃገር ናብ ቤት ማእሰርቲ ናይ ህዝባ ቀይርዋ ዘሎ። በቲ ሓደ ሸነኽ እዞም ክልተ ብጾት ን30 ዓመታት ኣደዳ ኩሉ ዓይነት ኣደራዕን ግፍዕን ምዃኖምን ምስዋሮምን፤ እቲ ንሳቶምን ብጾቶምን ዘልዓልዎ ቅኑዕን ሰፊሕን፡ ነዊሕ ጠመተ ራእይ ዝነበሮ መግለጺታት ኣብ እዋኑኳ ሰማዒ እንተዘይረኸበ፡ ሎሚ ግን፡ ናይ ኣፈጻጽምኡ ብልሓት እዩ ጠፊእዎ ዘሎ እምበር፡ ንመላኺ ጉጅለ ህግደፍ ምሉእ ብምሉእ ኣለልዩ፡ ብመንገዲ ሕድገታት፡ ምጽውዋርን ሓቢርካ ምቅላስን ፖለቲካዊ ብዙሕነት ዝሰረታ፡ ዲሞክራስያዊትን መሰል ዜጋትት እተኽብርን ፍትሓዊት ኤርትራ፤ ኣብ ዑናታት ምልኪ ክትከል ምቅላስ ዝብል ኣምር ኣብ ሰፊሕ ኤርትራዊ ዜጋ ምስፋኑን ኤርትራውያን ጉዳዮም ኣብ ኢዶም ክጭብጡ ምቅላሶምን ክትርእን ክትሰምዕን እንከለኻ፡ ማእሰርቶም ከንቱ ኣይተረፈን፡ ሰፊሑን ዓንቢቡን እምበር ኣይተቆጽየን። ኣብ መደምደምታ ዘብጽሖ መንእሰይ ወለዶን ብጾትን በዚሖም ኣለዉ። መላኺ ስርዓት ሰባት ክኣስርን ክስውርን ይኽእል እምበር፤ ንኣታሓሳስብኦምን ርእይትኦምን ግን ከቶ ክኣስር ስለዘይክእል ድማ፡ ምረት ሕሰሞም ጽንዓትን ተወፋይነትን ናይ ቃልሲ እዩ ዝፈጥር። ነቲ ''ንምንብርካኽ ወጊድ፤ ንኢድ ምሃብ ወጊድ፤ ንነጻ ውሳኔና ኣሕሊፍካ ምሃብ ወጊድ ብምባል ብጽንዓት ቃልስታቱ ክቕጽል ምዃኑ ንተኣማመን'' ዝብል ካብ መግለጺታት ውድቦም ድማ ክዉን ገይርዎ እዮም። በዚ ኣጋጣሚ፡ ህዝቢ ኤርትራ ደቁን ደቂ ደቑን ሓቚፉ ብሰላም ዝነብረላ፡ ክብራን ልኡላውነታን ዝዓቀበት፡ ሓንትን ብልጽግትን፡ ፍትሕን ርትዕን ዝሰፈና ዲሞክራስያዊት ሃገር ንምርግጋጽ፡ መንእሰይ ኤርትራ ካብ ኩሉ ናይ ድሕረትን ምክፍፋልን ስምዒታት ሓራ ኮይኑ፡ ኣብ እንግድዕኡ ንዝተጻዕነ ታሪኻዊ ናይ ቃልሲ ሓላፍነት ክፍጽም ከዘኻክርንን ፡ እቶም ነባራት ተጋደልቲ እውን፡ ካብ ነይሩኒስ እነሀኒ ስለዝኾነ፡ ነፍሲ-ወከፍ እንታይ ተራን ኣበርክቶን ነይርዎ ንታሪኽ ገዲፉ፡ ሕጂ'ውን ህዝቢ ካብ ኣትይዎ ዘሎ ሕሰምን ስቓይን ንምድሓን ኣብ ቀዳማይ ቦታ ሰሪዑ፡ እንታይ ክፍጽም ኣሎኒ ካብ ምባልን ብሓባር ምብጋስን ክሃድም ከምዘይክእል ከይጠቐስኩ ክሓልፍ ኣይመርጽን። ወዲ ሰብ ሓላፋይ እዩ፡ ነባሪ ታሪኽ ሓዲግካ ምሕላፍ ግን፡ ዘይሃስስ መዘከርታ እዩ'ሞ ሓቢርና ንቃለሰሉ። ጸልማት ተቐንጢጡ፡ ብርሃን ክዓስል’ዩ፡ ፍትሕን ርትዕን ድማ ክነግስ እዩ።
ነገሩ የተጀመረው በኮፍያ ነው - ለምሳ ቤት መጥቶ ሲወጣ፣ በሩ አካባቢ ባገኘው ኮፍያ - ጥልፍልፍ የቴኒስ መጫወቻ (የራኬት) ምስል በላዩ ላይ ያለበት ኮፍያ፡፡ ኮፍያውን አንስቶ መኪናው ውስጥ ከተተውና ወጣ፡፡ ወደ ቢሮው ከገባ በኋላ የኮፍያውን ነገር ሊረሳው አልቻለም፡፡ “የማን ኮፍያ ነው?” የሚል ጥያቄ በአእምሮው ውስጥ አንቃጨለ፡፡ “አንድ ወንድ ጥሎት የሄደው ነው” … የሚል ምላሽ ከአእምሮው ስርቻ መልሶ አስተጋባ፡፡ ሀሳቡን ለማባረር ራሱን በሥራ ለመጥመድ ሞከረና አቃተው፡፡ ሥራ መሥራት ሲያቅተው ወደ ሚስቱ ደወለ፡፡ ሚስቱ፣ ቤት ነው የምትውለው፡፡ ከተጋቡ ገና አራት ወራቸው ነው፡፡ ስሟ ሶፊ ቢሆንም “ምጥን!” ይላታል፤ ሲያቆላምጣት - በዚህ አጠራሩ እሷ ባትስማማም፡፡ ምጥን ያለች ናት፤ አይኗ የተመጠነ፣ እጆቿ የተመጠኑ ውበቷ የተመጠነ፡፡ ትርፍ የሚባል ነገር የላትም፡፡ ጥርሷ ያምራል ግን ትንሽ አፍንጫዋ … የሚሏት አይነት አይደለችም፡፡ ሁሉ ነገሯ ያምራል፡፡ ስልኩን አነሳች፡፡ ትንሽ አወሩ፡፡ “ዛሬ፣ ቤት ማን መጥቶ ነበር?” አላት ባለቤቷ አበራ - እንደዘበት፡፡ ለአፍታ ዝም አለች፡፡ “ዛሬ … ዛሬ … ማንም አልመጣም … እኔ ምልህ …” ብላ ወደ ሌላ ወሬ አመራች፡፡ “ኮፍያው የማን ነው?” ሊላት ፈለገ፤ ግን ቃላቱ ከአንደበቱ ሊወጡለት አልቻሉም፡፡ እየዋሸችኝ ነው? ለምን ትዋሸኛለች? ሰውነቱን አንዳች ነገር ሲወረው ተሰማው፡፡ ትንሽ አውርተው ስልኩ ተዘጋ፡፡ ቢሮው ውስጥ እንዳለ ፈዞ ቆመ፡፡ እሱና እሷ ብቻ በሚኖሩበት ቤት ውስጥ አንድ ኮፍያ እንዴት ሊገኝ ይችላል? ኮፍያ መቼም እግር የለው፣ የሰው ግቢ ውስጥ ዘሎ የሚገባው! የአንድ ሰው … የአንድ ወንድ ጭንቅላት ላይ ሆኖ መግባት አለበት ወደ ግቢው፡፡ ያንን ኮፍያ ያደረገው ጭንቅላት የማነው? የብዙ ሰዎች ምክር በአእምሮው መጣ፡፡ ለምን አታገባም? በልጅነትህ እናትህ አንተን እና አባትህ ጥላችሁ ስለሔደች ነው? እናትህ ምን አይነት ጨካኝ ብትሆን ነው በገዛ ጓደኛው አባትህን ከድታው የሄደችው? አባትህ ግን ምን አይነት ሞኝ ቢሆን ነው? እድሜ ዘመኑን ሲሰማው የነበረ ንግግር፣ ምክር እና ጥያቄ፡፡ በመጨረሻ ሶፊን ሲያገኝ የሴት ጥላቻው እንደጉም በኖ፣ ትዳር መያዙን የሰሙ ሁሉ ማመን አልቻሉም ነበር፡፡ “ምን አስነክታው ነው?!” ብለው ነበር ያዳነቁት፡፡ ከሶፊ ጋር በትዳር ሲኖሩ ለጥርጣሬ የሚያበቃ አንዳችም ድርጊት አይቶባት አያውቅም፡፡ ሁሌም ግን እንደሰለላት ነው፡፡ … ሁሌም አይኖቹ ለጥርጣሬ የሚሆን ነገር ለማግኘት በንቃት ይቃብዛሉ፡፡ ሶፊ ላይ ግን ምንም ነገር አግኝቶ አያውቅም - ኮፍያውን ግቢው ውስጥ ወድቆ እስኪያገኝ ድረስ፡፡ ኮፍያውን ካገኘ በኋላ ነው ስጋት እንደደራሽ ያዋከበው - የፈራው ደርሶ በነፍሰ ስጋው እየተጫወተች እንዳይሆን ሰጋ፡፡ ምን ነበር አባቱ የሚለው? “አጥንት ቢሰበር ወጌሻ ይጠግነዋል፡፡ የተሰበረን ልብ ግን ከሞት በቀር የሚያድነው የለም! በተለይ በሴት የተሰበረ ልብ …” ነበር የሚለው፡፡ ልቡ በሴት እንዳይሰበር ስንት አመት ነበር የተጠነቀቀው? እናቱ ከውሽማዋ ጋር ስትሔድ የአባቱ ብቻ ሳይሆን የእሱም ልብ ነበር የታመመው፡፡ ስቃዩን ያውቀዋል! እና ሶፊ … ከቢሮው ተስፈንጥሮ ወጣና ሲበር ወደ መኪናው ሔዶ ኮፍያውን አወጣው፡፡ የማን ኮፍያ ነው!? ወደ አፍንጫው አስጠጋው፡፡ የወዝ ሽታ አፍንጫውን ሰነፈጠው፡፡ አሽቀንጥሮ ከጋቢናው ወንበር ላይ ጣለው፡፡ “ጎረምሳ ይሆናል፣ ወይ ደግሞ መላጣ! መላጣ ነው በዚህ የሙቀት ወር ኮፍያ የሚያደርገው - መላጣውን ለመሸፈን፡፡ ለዚህ ነው የኮፍያው አስቀያሚ የወዝ ሽታ ያልጠፋው፡፡ ከኔ ግን በምን አባቱ በልጦባት ነው?”… የኮፍያውን ባለቤት አሰበው፡፡ መላጣ … ምናልባትም ቴኒስ ተጫዋች፡፡ “ወይኔ!” ብሎ የመኪናውን ኮፈን በቡጢ ነረተው፡፡ “ቀደም ብዬ ለምሳ ቤት በመሔዴ ደርሼባቸው ያ መላጣ ተደናግጦ ይሆናል ኮፍያውን ጥሎ የፈረጠጠው፡፡ ይኼ መላጣ!” አለ በንዴት፡፡ “ግን ለምን መላጣ መረጠች? ስንት ባለጎፈሬ ሞልቶላት! ምናልባትም እኮ መላጣነቱን ይሆናል የወደደችው!” በሆዱ ወፈ ሰማይ ጥያቄ ፈለፈለ፡፡ ለሶስት ቀን እያደባ፣ ሰአት እየቀያየረ ባለኮፍያውን በአሳቻ ሰአት ሊያጠምደው ሞከረ፤ አልቻለም! ሌሊት እየተነሳ ከቤቱ ጓሮ ዞሮ አካባቢውን መረመረ፡፡ መላጣው ሰውዬ አጥር እየዘለለ ሊሆን ይችላል የሚገባው፡፡ የአጥር ጥግ ሁሉ አሰሰ - አንድም ዱካ የለም፡፡ “መላጣ ሰው እንዴት እንደምጠላ!” … ሰው መሰላችሁ!?” ይል ጀመር ለጓደኞቹ፡፡ ጓደኞቹ የጋራ አለቃቸውን በሾርኒ እያማው ስለሚመስላቸው ይስቃሉ፡፡ አለቃቸው መላጣ ነው፡፡ “ከአስር መላጣ አንድ ሾጣጣ!” አለ አንድ ቀን አፉ እንዳመጣለት፡፡ መላጣና ሾጣጣ ምን እንደሚያገናኛቸው ጓደኞቹ አልጠየቁትም - ዝም ብለው ሳቁ የጋራ አለቃቸውን እያሰቡ፡፡ በነጋታው አለቃው ጉዳዩን ሰምቶ የፅሁፍ ማስጠንቀቂያ ሰጠው፡፡ መላጦችን የሚጠላበት አንድ ተጨማሪ ምክንያት አገኘ፡፡ ከሶስት ቀን በኋላ ሚስቱ በእንቅልፍ ልቧ ስትዘባርቅ ሊሰማት ወስኖ ለተከታታይ ሁለት ቀናት አጠገቧ ተገትሮ አደረ፡፡ በሁለተኛው ቀን አጠገቧ እንደቆመ ነቃች፡፡ “ምነው!” አለችው በእጁ የያዘውን አውራ ጣቷን እያየች፡፡ ደንግጦ ለቀቃት፡፡ “አውራ ጣቱን የተያዘ ሰው፣ ሲያዝ ቀን የሰራው ይዘከዝካል” ብለው ሰዎች እንደመከሩት አልነገራትም፡፡ ኮፍያውን ባገኘ በአምስተኛው ቀን፡ ከአምስት ቀን በኋላ ለምሳ መጥቶ ማዕድ ቀርቦ እየበሉ ሳለ ጥያቄ አነሳላት፡፡ “ስለ መላጣ ሰው ምን አስተያየት አለሽ?” አላት እንደዘበት፡፡ ጥያቄው ግራ ያጋባት ይመስል አይኗን እያስለመለመች አየችው፡፡ “ስለመላጣ ነው ስለሰላጣ?” … ጠየቀችው ለምሳ የቀረበውን ሰላጣ እያየች፡፡ “ስለ መ.ላ.ጣ?... ማለቴ እኔ አሁን መላጣ ሰዎችን እጠላለሁ…” አላት ሳቀች፡፡ “እኔ ደሞ መላጣ ሰው እወዳለሁ! አባቴ እኮ መላጣ ነበር፡፡ አንተም ቶሎ ብትመለጥ ደስ ይለኛል፡፡ የመላጣው ሰውዬ ባለቤት ብባል ደስ ይለኛል … ኸኸኸኸኸኸኸኸኸኸኸ” አስረዝማ ሳቀች ሶፊ፡፡ “እና አባትሽን እንዲያስታውስልሽ ነው መላጣ የጠበስሽው?” በሆዱ አጎረምርሞ ዝም አለ፡፡ ያ መላጣ እዚሁ ሰፈር ውስጥ ይሆናል እኮ የሚኖረው! ጎረቤቶቹን አሰባቸው፡፡ መላጣ ከመካከላቸው አለ እንዴ? ከቤታቸው ፊት ለፊት ያሉትን ሰውዬ አሰባቸው፡፡ እሳተ ጎመራ እንደቦደሰው ተራራ፣ መሀል አናታቸው ላይ ብቻ ነው ጸጉር የሌለው፡፡ እሳቸው ደሞ ኮፍያ አያደርጉም! ሌሎቹ ጎረቤቶቹ ደሞ አርቴፊሻል ፀጉር ካልተጠቀሙ በስተቀር ከመከም ጎፈሬ ናቸው፡፡ ቴኒስ የሚጫወት ከመካከላቸው አሰበ፤ ማንም ሊመጣለት አልቻለም፡፡ ጎረቤቶቹ ከሜዳ ቴኒስ ይልቅ ለፈረስ ጉግስ የቀረቡ ናቸው፡፡ ኮፍያውን ባገኘ በስድስተኛው ቀን፡ ፀጉር ቤት ሔዶ “አንድ ዘመድ ሞቶብኛል!” ብሎ ፀጉሩን ተላጨ፡፡ መላጣ ሆኖ የዛን ቀን ወደቤት ቢገባም ሚስቱ ሶፊ ግን የተለየ ስሜት አልሰጣትም፡፡ “እሷ የምትወደው የተፈጥሮውን ራሰ በራ ይሆናል!” ብሎ ተናዶ ራቱን ሳይበላ ተኛ፡፡ ኮፍያውን ባገኘ በሰባተኛው ቀን፡ ጓደኛውን ማትያስን ደውሎ ጠራው፡፡ ከሶፊ ጋር ሲጋቡ አንደኛ ሚዜው ነበር፡፡ ራሰ በራ ባይሆንም በቅርቡ ራሰ በረሀ የመሆን እድል አለው ሲል አሰበ፡፡ ራሰ በራ በሆነ ሰው ብቻ ሳይሆን በእጩ ራሰ-በራዎች መቅናት ጀምሯል፡፡ “ማቲያስ እንቢ የማትለኝ አንድ ነገር እንድታደርግልኝ እፈልጋለሁ!” ብሎ እግሩ ስር ወደቀ፡፡ ማቲያስን በግድ እሺ ካሰኘ በኋላ ከእግሩ ስር ተነሳ፡፡ “ሚስቴን ላምናት አልቻልኩም፡፡ በኔ ላይ የደረበችብኝ ይመስለኛል፡፡ ለዚህ ደግሞ ፍንጭ አግኝቻለሁ፡፡ ሰውዬው መላጣ ይመስለኛል…” ብሎ ስለኮፍያው ነገረው፡፡ “እና አንተ ሌላ ፍላጐት እንዳለው ሰው ሆነህ ቅረባት፡፡ ማለቴ… በቃ ልታወጣት እንደምትፈልግ…” አለው ማትያስን በመለማመጥ፡፡ ማትያስ በንዴት ጥሎት ሄደ! ኮፍያውን ባገኘ በስምንተኛው ቀን፡ ማትያስን አፈላልጐ አገኘው፡፡ እንባ አውጥቶ ለመነው፡፡ “የአባቴን ቁስል እያወክ!” በግድ…በግድ አሳመነው፡፡ እቅድ ነደፉ፡፡ እሱ ለመስክ ሥራ እወጣለሁ ብሎ ሊሄድ፤ ማትያስ ደሞ የእሱን መውጣት ተከትሎ እሷን ሊፈታተን፡፡ ኮፍያውን ባገኘ በሃያኛው ቀን፡ ማትያስ “ዝም ብለህ ነው! ሚስትህ ንፁህ ናት! ይኸው ሁለት ሳምንት ለሚጠጋ ጊዜ እቤታችሁ እያመሸሁ ተፈታተንኳት፡፡ እሷ ግን እንዴት ክብሯን የምትጠብቅ መሰለችህ?” አበራ፤ “አይምሰልህ ሴቶችን አንተ ስለማታውቃቸው ነው፡፡ ውጪ ራት ጋብዛት፡፡ ለኔ እንዳትነግረኝ አደራ ብለህ ንገራት!” ኮፍያውን ባገኘ በሃያ ስድስተኛው ቀን፡ ሶፊ ስልክ ደውላ “አቤ…ቆየህ እኮ በጣም… ዛሬ ጓደኛህ ማትያስ ራት እንብላ አለኝ፡፡ እኔ ግን ደስ አላለኝም፡፡ አበራ ልቡ እየመታ “ሶፊ ደሞ ምን ማለትሽ ነው? ማትያስ ማለት እኔ ማለት ነው እያልኩሽ፡፡ እራት በልታችሁ መመለስ ነው፡፡ ምን ችግር አለው?…” ነዘነዛት፡፡ ተስማማች፡፡ ኮፍያውን ባገኘ በሃያ ሰባተኛው ቀን፡ ማትያስ፣ “አበራ ሚስትህ በጣም ታማኝ ናት! አንተ በሰጠኸኝ ገንዘብ እራት ጋብዣት እስከ ስምንት ሰአት ድረስ አብረን አመሸን፡፡ ግን… እኔንጃ በህይወቷ ሙሉ እንዳንተ የምትወደው ሰው እንደሌለ አረጋግጫሁ!” አበራ ንድድ አለው፡፡ በቃ የሴቶችን ልብ ማግኘት ከባድ ነው ማለት ነው? አባቱም እናቱን ታማኝ ናት ብሎ በደመደመበት ሰአት ነበር ጥላው የጠፋችው፡፡ አእምሮው የእናቱን ድርጊት እንደፊልም ማጠንጠን ጀመረ፡፡ ሶፊማ በፍፁም ልታታልለኝ አትችልም! “እና ካሁን በኋላ ተልእኮዬን ጨርሻለሁ?” አለ ማትያስ፡፡ “አንድ የመጨረሻ እድል ማቲ…” ለመነው ኮፍያውን ባገኘ በሃያ ስምንተኛው ቀን፡ ማትያስ ሶፊ ቤት ሲጫወት አመሸ - የሰአቱ መንጐድ እንዳልተገነዘበ መስሎ፡፡ እኩለ ሌሊት ተጠጋ፡፡ በቤቱ ወስጥ እሱና ሶፊ ብቻ ናቸው ያሉት፡፡ በጣም መምሸቱን ሲያረጋግጥ “በጣም ስለመሸ እዚሁ ባድር…” የሚል ሰበብ አቀረበ፡፡ ኮፍያውን ባገኘ ሃያ ዘጠነኛው ቀን፡ አበራ ራሱ ለማትያስ ደወለ፡፡ “እሺ?” አለ አበራ “ምን እሺ አለ?” ማትያስ ቀዝቀዝ አለ፡፡ የሆነ ነገር ተፈጥሯል ማለት ነው፡፡ አበራ ልቡ መታ፡፡ በአንድ በኩል ሚስቱ ስታታልለው ስለያዛት ደስታ፣ በሌላ በኩል ክህደቷ እንደወላፈን ገረፈው፡፡ “እኔ እኮ ነግሬሃለሁ! ሴቶች ከሀዲ ናቸው! ያ መላጣን ማውጣቷ ሳያንስ አንተንም! የማላውቃቸውን ስንት ወንዶች… ስንት ወንዶች…” የአበራ ድምፅ በለቅሶ ሻከረ፡፡ “ባክህ ዝም በል! ምንም የሆነ ነገር የለም! ትላንትና ማታ ሚስትህ ባለጌ ብሆንባትም አክብራ ሶፋ ላይ አስተኝታ፣ መኝታ ቤቷን ቆልፋ ነው የተኛችው!” ማትያስ ስልኩን ጆሮው ላይ ዘጋው፡፡ አበራ እልህ በልቡ ተንተከተከ፡፡ ከማትያስ ጋር እንደተመሳጠሩ ወይ ጠርጥራ በነፍሰ ስጋው እየተጫወተች ነው እንጂ… አእምሮው ውስጥ ያሉ ድምፆች አስተጋቡ - “የሴቶችን ልብ ማመን አትችልም! ልባቸውን ወንድ ያኘዋል ማለት ዘበት!” ሲፈራ ሲቸር ማቲያስ ጋር ደወለ፡፡ ያሳለፈውን ህይወት እየተረከ ማትያስ እንዳያዝንለት አደረገ፡፡ ማትያስ በጣም ተጨነቀ፡፡ “እሺ አሁን ምን አድርግ ነው የምትለኝ?” “ሚስቴን ማመን እፈልጋለሁ! ያን ለማድረግ የመጨረሻ! የመጨረሻ! አንድ ነገር ብቻ ተባበረኝ! ከዛ በኋላ አላስቸግርህም ማትያስ አማራጭ አልነበረውም “የተቆለፈ ልብ በአልኮል ይከፈታል! ያኔ የተደበቀ ማንነት ይወጣል!” አለ አበራ ኮፍያውን ባገኘ በሰላሳኛው ቀን፡ ማትያስ ሁለት ሰአት ላይ ወደ ሶፊ መጣ፡፡ ራት በልተው ሲጨርሱ ይዞ የመጣውን ሻምፓኝ ከፈተ፡፡ ሶፊ አልጠጣም አሻፈረኝ አለች፡፡ ማትያስ ለአበራ ደውሎ ነገረው፡፡ አበራ ለሶፊ መልሶ ደወለ “ሶፊዬ ማትያስ ማለት እኔ ማለት ነው፡፡ እሱ እኮ ብቸኝነት እንዳይሰማሽ ነው፡፡ ለኔ ስትይ እሺ በይው…” ለመናት፡፡ ሶፊ አንደኛውን የሻምፓኝ ብርጭቆ ተቀብላ ተጐነጨች… ደገመች… ኮፍያውን ባገኘ ሰላሳ አንደኛው ቀን ጠዋት፡ አበራ ጠዋት ወደ ቤቱ መጣ፡፡ በሩን ከፍቶ ሊገባ ሲል የግቢውን ቆሻሻ የሚደፋው ልጅ ከበሩ መግቢያ ላይ አገኘው፡፡ እድሜው ከዘጠኝ አመት አይበልጥም፡፡ “ጋሼ፤ ቆሻሻ አለ?” “የለም!” ብሎት አልፎት ሊገባ ሲል፣ ልጁ እየተቅለሰለሰ ጠጋ አለው፡፡” “ጋሼ ይቅርታ! ባለፈው ቆሻሻ ልወስድ ስገባ ያቺን ኬፕ… ማለቴ ኮፍያ ግቢ ውስጥ ረስቻት ወጣሁ፡፡ ባለፈው መኪና ውስጥ አይቻት ልጠይቅዎት ስል ሄዱ፡፡ በኋላ ፊልድ ሄደዋል አሉኝ…” አበራ አናቱን በዱላ የተመታ ያህል ደነገጠ፡፡ “ያንተ ነው?” አለ ልጁ ላይ እያፈጠጠ፡፡ ልጁ በድንጋጤ እንደተዋጠ ጭንቅላቱን ላይ ታች ወዘወዘ፡፡ “እና መላጣ ምናምን ስል የበረው በራሴ ፈጥሬ ነው?” አለ አበራ ሳይታወቀው እየጮኸ “ምናሉኝ ጋሼ?” ልጁ ግራ ተጋብቶ ጠየቀው፡፡ ልጁን ችላ ብሎ ወደ ግቢው ሲገባ ማትያስ አይኑ እንደቀላ ወደ በሩ ሲመጣ አየው፡፡ ቆሞ ጠበቀው፡፡ “ያው ደስ ይበልህ! ያሰብከው ሁሉ ሆነልህ! በመጠጥ አደንዝዘህ የምትፈልገውን ፈፅመናል!...” ማትያስ በንዴት ባሩድ የተቃጠሉ ቃላቶቹን እንደጥይት ተኮሳቸው፡፡ “ከሌላ ወንድ ጋር እስክታያት መቼም ቢሆን አርፈህ እንደማትቀመጥ እርግጠኛ ነበርኩ! ሚስት ያገባነው ለበቀል ነበር!” ብሎት ሄደ፡፡ ሚስቱን እጅ ከፍንጅ በመያዙ እርካታን ጠብቆ ነበር፡፡ እርካታ የለም! ፈፅሞ እርካታ ውስጡ የለም! ንፁህነቷ እየጐላ የእሱ መሰሪነት እየገዘፈ መጣበት፡፡ ቤት ሲገባ የሶፊ ሻንጣ ለጉዞ ተዘጋጅቶ ተቀምጧል፡፡ አንገቷን ደፍታ ከሶፋው ላይ ተቀምጣለች፡፡ ቀጭን እንባ በፊቷ ላይ ይወርዳል፡፡ በቆመበት ቁልቁል አያት! መግቢያ ቀዳዳ አጥታ ስትሽቆጠቆጥ በእርካታ ተሞልቶ እንደሚያስተውላት ነበር ያሰበው፡፡ መሳሳቱ ወለል ብሎ ታየው! እንደ አልማዝ የጠነከረ ታማኝነቷን እሳት ሆኖ ማቅለጥ ቢያቅተው፤ በውሃ ሸርሽሮ በድን አካሏ ቃል ኪዳን እንዲሰብር ማድረጉ መልሶ አንገበገበው… Read 3762 times Tweet Published in ልብ-ወለድ Administrator Latest from Administrator ብሬክስሩ ትሬዲንግ በዓመቱ 65 ሚ. ብር ገቢ ማግኘቱን አስታወቀ ጋዜጠኛ ግሩም ሰይፉ ከቢቢሲ ጋር ከሶሻል ሚዲያ በጨረፍታ ለማመን የሚያዳግቱ የዓለም ዋንጫ ታሪኮች (ከኡራጋይ የዓለም ዋንጫ እስከ ኳታር) ሁዋዌ የዲጂታል ክህሎት ሥልጠና እየሰጠ ነው More in this category: « ኮፍያው የዝነኛው እጣፈንታ! » back to top ላንተና ላንቺ Equalize-እኩል ማድረግ፡፡ የኤችአይቪ ኤድስ ስርጭት እንዳያበቃ የማያደርጉ አለመመጣጠኖችን በአለም ዙሪያ ያሉ የሰው ልጆች ሁሉ በአንድነት ሊያስወግዱ ይገባ ል፡፡ UNAIDSEqualize- እኩል ማድረግ እ.ኤ.አ ዲሴምበር 1/ወይም ህዳር 22/ በየአመቱ የሚውለው የአለም ኤድስ ቀን ህብረተሰብ ከራስ ጋር ጠብ - (ወግ) Written by ድረስ ጋሹ ከረጅም ጊዜ በኋላ...ወንበር ስቦ ‘ራሱን ኖር አለው _የልብ የልቡን ሊያወጋው። እንግዳ ማንነቱ፣ አትሮንሱ ላይ መጽሐፍ ገልጦ “ገድለ ሕይወቱን” ሊያትትለት ሲሰናዳ፤ ነባር ማንነቱ ጆሮው እንደ ጥንቸል ጆሮ ቆመ - ሊሰማ። ርዕሰ አንቀፅ “ክፉ ደጉን ያየን ነንና ጎረቤት ያንተ ቤት ሲንኳኳ ይሰማል እኔ ቤት” ... ከዕለታት ከአንድ ቀን ዘጠኝ ጓደኛሞች ወደ አንድ ሩቅ አገር ለመሄድ መንገድ ይጀምራሉ። ብዙ ርቀት እንደሄዱ ይመሽባቸዋል።አንደኛው፤“ጎበዝ፤ ከዚህ ወዲያ ከቀጠልን ጨለማው ይበረታብናል። ስለዚህ እዚህ ተኝተን እንደር” አለ። ሁለተኛው፤“ጥሩ ሀሳብ ነው።
የኔዘርላንድስ መንግሥት የኤርትራ ኤምባሲ ጉዳይ ፈፃሚ አምባሳደር ተከስተ ገብረመድህንን ከሀገሩ እንዲወጡ ማዘዙ ተቀባይነት የሌለው አድራጎት ነው ስትል ኤርትራ ተቃውሞ አሰምታለች። ዋሺንግተን ዲሲ — የኔዘርላንድስ መንግሥት የኤርትራ ኤምባሲ ጉዳይ ፈፃሚ አምባሳደር ተከስተ ገብረመድህንን ከሀገሩ እንዲወጡ ማዘዙ ተቀባይነት የሌለው አድራጎት ነው ስትል ኤርትራ ተቃውሞ አሰምታለች። የኤርትራ የውጭ ሚኒስቴር ዛሬ ባወጣው መግለጫ የኔዘርላንድስ ዕርምጃ የዲፕሎማሲ ግንኙነቶችን የሚመለከተውን የቪየና ድንጋጌ የሚፃረር የማናለብኝነት እና የትንኮሳ ተግባር ነው ብሏል። የኔዘርላንድስ መንግሥት የኤርትራ ኤምባሲ ኤርትራውያን ስደተኞችን እያስገደደ ግብር ያስከፍላል በማለት ወንጅሎ ነው አቶ ተከስተን ከሀገሩ እንዲወጡ ያዘዘው፡፡ ቪኦኤ ያነጋገራቸው ዲፕሎማቱ ኤርትራውያኑ ግብሩን የሚከፍሉት በፈቃደኝነት በሀገር ውስጥ ለሚጠይቁት አገልግሎት እንደሆነ ገልፀዋል። ይህም እአአ ከ1992 ጀምሮ የሚሰራበት የሀገራችን የግብር ሕግ መሠረት እንጂ ፈፅሞ አስገድደን አናውቅም ሲሉ አስተባብለዋል። ኔዘርላንድ ነዋሪ ትውልደ ኤርትራ ነፃ ጋዜጠኛ ሃብቶም ዮሃንስ በበኩሉ ኤርትራውያን ጉዳይ ማረጋገጫ ደብዳቤ ወይም ፓስፖርትን ለመሳሰሉ አገልግሎቶች ወደኤምባሲው ሲሄዱ የዳያስፖራ ግብር ካልከፈሉ አገልግሎቱን ይከለከላሉ። የኔዘርላንድስ መንግሥት በእጅ አዙር ተፅዕኖነት የተመለከተው ይህንኑ አድራጎት ነው ብሉዋል፡፡ የኤርትራ መንግሥት የኔዘርላንድስ አምባሳደር ቀርበው ማብራሪያ እንዲሰጡ ማድረጉን የገለፀው የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴሩ መግለጫ ተገቢውን አፀፋ ለመውሰድ አቅደናል ብሏል።
ኣብ ኣዲስ ኣበባ ኣብዝተኻየደ ኣኼባ ሚንስትራት ማይ ኢትዮጵያ፣ግብፅን ሱዳንን ብዓወት ተዛዚሙ ክብል ሚንስትሪ ጉዳያት ወፃኢ ኢትዮጵያ ሓቢሩ።እቶም ሚንስተራት እዘን ሃገራት ኣብ ዓብዪ ግድብ ህዳሴ ዑደት ብምግባር ንሕቶታቶም ዘዕግብ ምላሽ ረኺቦም ኣለው ክብሉ’ውን ወሃቢ ቃል ሚንስትሪ ወጻኢ ጉዳያት ኢትዮጵያ ገሊጾም። ወሃቢ ቃል ሚንስትር ወፃኢ ጉዳያት ኢትዮጵያ ኣቶ መለስ ኣለም ሎሚ ኣብዝሃብዎ ሰሙናዊ መግለፂ ኣኼባ ሚንስትራት ማይ ኢትዮጵያ፣ግብፅን ሱዳንን ብዓወት ተዛዚሙ ኢሎም። ቅድሚ ሎሚ ብናይ ቴክኒክ ኮሚቴ መዕለቢ ዘይረኸቡ ጉዳያት በቶም ሚንስትራት ሃናፂ ምይይጥ ከምዝተኻየደሎም ገሊፆም።ናይቲ ግድብ ተፅዕኖ ብዝምልከት መፅናዕቲ ንዘካይድ ዓለምለኸ ኣማኻሪ ጉጅለ ዝኸውን መምርሒ ብሰለስቲአን ሃገራት ምድላው እውን ኣቶ መለስ ገሊፆም። “ኣማኻሪ ንምምራፅ’ዃ ኣፀጋሚ ዝኾነሉ እዋን ነይሩ።ስለዚ ኣብ መንጎ ሚንስትራት ወፃኢ ማይ ኢትዮጵያ፣ግብፅን ሱዳንን ዝተኻየደ ኣኼባ ኣዚዩ ዕውት ነይሩ።ካብዚ ብተወሳኺ ሚንስትራት ማይ ግብፅን ሱዳንን ንግድብ ህዳሴ ከይዶም ሪእዮምዎ ኣለው።” እቶም ሰበስልጣን ኣብቲ ግድብ ብኣካል ኣብዝተረኸብሉ እዋን ንዝምለከቶም ሓለፍቲ ናይቲ ግድብ ሕቶታት ኣቕሪቦም ዘዕግብ መልሲ ምርካቦም ኣቶ መለስ ወሲኾም ገሊፆም። ኣብ ዝተፈላለዩ እዋናት ካብ ዝተፈላለዩ ወገናትን መራኸቢ ማዕኸናትን ዝንፀባረቑ ርእይቶታት እንተሃለው እውን ትኽከለኛ መርገፂ ተገይሮም ዝውሰዱ መንግስቲ ግብፂ ኣብ ዝተፈላለዩ መድረኻት ዘንፀባርቖም እዮም ኢሎም። ኢትዮጵያ ምስ ግዳብ ህዳሴ ብዝተኣሳሰር ዘለዋ መትከል ምስ ግብፅን ሱዳንን ብምትሕብባር ንኣጠቓቕማ ወሰን ተሳገርቲ ሩባታት ብሓባር ናይ ምርባሕ፣ፍትሓዊነት፣ምኹነይነትን ርኡይ ጉድኣት ናይ ዘይምብፃሕ ዝብሉ መትከላት እያ ትኽተል ኢሎም። ብሰለስቲአን ሃገራት ዝተመረፀ ዓለምለኸ ኩባኒያ ኣብ ልዕሊ ዓብዪ ግዳብ ህዳሴ ዘካይዶም መፅናዕትታት ክልተ እዮም።እቲ ቀዳማይ ናይ ሓይሊ መመንጨዊ ከምኡ እውን ሓሳባዊ ትግበራ ሃብቲ ማይ ዝተብሃለ ክኸውን ከሎ እቲ ካልኣይ ድማ መፅናዕታዊ ዳህሳስ ዶብ ሰገር ማህበራዊ፣ቁጠባውን ኣካባቢያውን ተፅዕኖ ዝብሃል እዩ።ስለስቲኦምሚምንስትራት ቀፃሊ ዝርርብ ከምዘካይዱ እውን ኣቶ መለስ ኣለም ሓቢሮም።
“ምድረ ነውጠኛ … አመፅ ተቀሰቀሰ ብሎ ቋምጦ ነበር …” - መለስ ዜናዊ፡፡ “አልቃይዳ ማለት እኛ የማናውቀው ድርጅት ነው” -- ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከጠሯቸው አካባቢዎች በአንዱ የማኅበረሰብ መሪ፡፡ “የፈጠራ ወሬ ማውራቱን ከቀጠለ የሌላ አገልጋይ መንግሥት ጋር ምንም ጉዳይ የለንም” - የኤርትራ የማስታወቂያ ሚኒስትር፡፡ በቅርቡ በአንዳንድ ትምህርት ቤቶች የተደረገው የሥራ ማቆም አድማ ፖለቲካዊ ግፊት ጭምር ነበረበት ሲሉ የኢትዮጵያው ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ ተናገሩ፡፡ ከሥራ የተባረሩት መምህራንም የብቃት ችግር የነበረባቸው ናቸው ብለዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በሌሎች ጉዳዮች ላይም ምላሽ ሰጥተዋል፡፡ አቶ መለስ ዜናዊ በማክሰኞ የፓርላማ ንግግራቸው በኢትዮጵያ የሃይማኖት አክራሪነት እየተከሰተ መሆኑን ጠቅሰዋል። በጥቂት የኦርቶዶክስ ክርስትና እምነት ተከታዮችና በሰላፊ ሙስሊሞች አክራሪነት እየተስፋፋ ነው ብለዋል። አልቃይዳ በብዛት የሰላፊ ተከታይ እንደሆነና መንግሥታቸው በባሌና በአርሲ የአልቃይዳ ህዋስ እንዳገኘ ተናግረዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከጠቀሷቸው የኦሮሚያ ዞኖች በአንዱ የሚኖሩ “ለደህንነቴ እሠጋለሁ” በማለት ማንነታቸው እንዳይጠቀስ የጠየቁ አንድ የሙስሊም ማህበረሰብ መሪ በበኩላቸው የአልቃይዳ ህዋስ በባሌም ሆነ በአርሲ መገኘቱን አስተባብለዋል። “የመንግሥት ዓላማ ኢትዮጵያን በውስጥ የማሸበር ዕቅድ አካል ወደ አገር ገብቶ ሳይሆን አብዛኛው የኦሮሞ ህዝብ የእስልምና እምነት ተከታይ ስለሆነ እንዳለ በዚህ ስትራተጂ አጠፋዋለሁ የሚል ነው” ብለዋል። “እስላም ማለት ሰላም ነው” ሲሉ ቃላቸውን የሰጡን “ሰላም ማለት ደግሞ ከመንግሥትና ከሕዝብም ጋር ለዓለም ሁሉ ነዉ” ሲሉ አብራርተዋል። “አልቃይዳ እና ሌሎች አሸባሪዎች በዓለም ላይ ያደረሱትን ጥቃት እኛ የምንደግፍበት ምንም ምክንያት የለንም፤ አልቃይዳ የማናውቀው ድርጅት ነው፤ ከአርሲና ከባሌ የእስልምና ተከታዮች ጋር ምንም ግንኙነት የለውም” ብለዋል። ይልቁንም የመንግሥት ካድሬዎች በየወረዳውና ቀበሌው የአህባሽ እስልምና ተከታዮች መሆን አለባችሁ በማለት ህዝብን በማስገድድ ስለሚያንገላቱ፣ መንግሥት ይህን በማስፈፀም በግል ኃይማኖት ጣልቃ መግባቱን እንቃወማለን” ብለዋል።
የአርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ማህበረሰብ ሲመጣ ይህ ማለት አነስተኛ የኃይል ፍጆታ እና የአጭር ጊዜ የኃይል ፍጆታ በኤሌክትሪክ ፍጆታ መስክ አዲስ ባህሪ ሆኗል ማለት ነው.ከዚያም, ደረጃው የታጠቁ ከሆነ, ዝቅተኛ የኃይል ፍጆታ, ፈጣን ኃይልን እና የተገላቢጦሽ እና የማስተላለፊያ ተግባራትን ለማሳካት, ተግባራቶቹን ለማግኘት ማይክሮ ማብሪያ / ማጥፊያ ያስፈልገዋል.ስለዚህ አውቶሞቲቭ ማይክሮ ማብሪያ በአውቶሞቲቭ መስክ ውስጥ ሙሉ በሙሉ ጥቅም ላይ ከዋለ ምን ውጤት ሊያስከትል ይችላል? በመጀመሪያ, የኃይል ፍጆታ አነስተኛ ነው, የመኪናው የኃይል ፍጆታ የበለጠ ኢኮኖሚያዊ መሆኑን ያረጋግጣል በሰዎች ላይ የተመሰረተ የመኪና አጠቃቀምን መሰረት በማድረግ እንደ ከፍተኛ የኃይል ፍጆታ እና የዘገየ ምላሽ የመሳሰሉ ችግሮች የቆዩ መኪኖች መገለጫዎች ናቸው.ከዚያም በአርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ዘመን ዝቅተኛ የኃይል ፍጆታ፣ ስሜታዊ ምላሽ እና ከፍተኛ የደህንነት ሁኔታ የአውቶሞቲቭ እድገቱ ትኩረት ናቸው።ስለዚህ የመኪና ማይክሮ ማብሪያ በመኪና ውስጥ ጥቅም ላይ ከዋለ ምን ሚና አለው?በግልጽ ለማየት እንደሚቻለው ዝቅተኛው የኃይል ፍጆታ የመኪናው የኃይል ፍጆታ የበለጠ ኢኮኖሚያዊ መሆኑን ያረጋግጣል, ስለዚህም የአጭር ክር መቆጣጠሪያው የበለጠ ትክክለኛ እና ውጤታማ ይሆናል. ሁለተኛ፣ ለጥቃቅን ራስ-ሰር መቀየሪያ የጥራት ብራንዶች ምርጫ የበለጠ የተረጋገጠ ነው። ለአብዛኛዎቹ ልዩ የመኪና ግዢዎች, በከፍተኛ ደረጃ, ትላልቅ ብራንዶች እና ጥሩ አቅርቦት ያላቸው ኩባንያዎች ለአውቶሞቲቭ ማይክሮ ስዊቾች ምርጫ ይመረጣሉ.ምክንያቱም በጥራት ቁጥጥር እና በቁሳቁሶች አጠቃቀም, በተሻለ የደህንነት ክልል ውስጥ ዋስትና ሊሰጥ ይችላል.በዚህ ረገድ, Yueqing Tongda ማሽነሪ ፋብሪካ ጥቃቅን አውቶማቲክ ማብሪያና ማጥፊያ ውስጥ ምርት ውስጥ ጥሬ ዕቃዎች ንድፍ, ምርት እና አጠቃቀም ላይ አንዳንድ ጥቅሞች አሉት, ይህም ብዙ ኩባንያዎች ኩባንያው ማይክሮ-አውቶማቲክ መቀያየርን የሚመርጡበት ዋና ምክንያት ነው . ስለዚህ የአውቶሞቲቭ ማይክሮ ማብሪያና ማጥፊያዎችን ዋጋ በትክክል ማወቅ የመቀየሪያው ጥራት በራሱ በተጠቃሚዎች ዘንድ ተቀባይነት ያለው ብቻ ሳይሆን በይበልጥም በታዳጊ መስኮች ላይ የሚውሉት የፍጆታ እቃዎች የኢንተርፕራይዝ ልማት መሰረት እና ጠቃሚ አቅጣጫ ናቸው።ሸማቾች ይህንን የንግድ ሥራ የሚመርጡበት ዋና ምክንያቶች.
በኢትዮጵያ እመቤታችንን መውደድ በልማድ እንደ ተረት በማይታይ ዓይነት ኹኔታ ተስፋፍቶ የኖረ አይደለም፡፡ ወንድም ሴትም ቢኾኑ እንዳላቸው የእምነት መጠን በእመቤታችን ስም ጸሎት ጸልየው፣ ስእለት ተስለው፣ ምጽዋት አድርገው፣ ዝክርዋን ዘክረው፣ ስምዋን ጠርተው፣ በአማላጅነትዋ ተማፅነው ዐሳባቸው እየተፈጸመላቸው፣ የጎደለው እየሞላላቸው፣ የጠመመው እየተቃናላቸው፣ ድውያን ፈውስ በማግኘት፣ ሠራተኞች ለሥራቸው የተቃና መንገድ በማግኘት፣ መምህራን በሚያስተምሩበት፣ ቅዱሳን ገድላቸውን በሚፈጽሙበት ጊዜና ምክንያት ኹሉ የእመቤታችንን ረድኤት እያገኙ ስለሔዱና ዛሬም ያው ያልተቋረጠ ስለኾነ ነው፡፡ ከቀደሙ ሰዎች ታሪክ ከእስራኤል መሳፍንት አንዱ ለኾነው የዮፍታሔ ልጅ መታሰቢያ ልጆች ወይም ደናግል በየዓመቱ በዓል ሲያከብሩ እንደነበረ ተነግሯል፡፡ (መጽ. መሳ.፲፩፥፵፡፡) እንዲህ ከኾነ ዘንድ ኢትዮጵያውያት ቆነጃጅትና ሕፃናት፥ ኢትዮጵያውያን ጎልማሶች የእናታችንን፥ የእመቤታችንን የቅድስት ድንግል ማርያምን መታሰቢያ በየዓመቱ ሲያከብሩ የበለጠ ነገር ፈጽመዋል ማለት ነው፡፡ * * * መሠረተ ቃል፡- ‹‹ተንሥአ እግዚኦ ውስተ ዕረፍትከ አንተ ወታቦተ መቅደስከ፡፡›› ‹‹አቤቱ ወደ ዕረፍትህ ተነሥ፤ አንተና የመቅደስህ ታቦት፡፡›› (መዝ.፻፴፩፥፰) ‹‹ተንሥኢ ወንዒ ቅርብትየ እንቲአየ ሠናይት ርግብየ ውስተ ጽላሎት ኰኵሕ ቅሩበ ጥቅም፡፡›› ‹‹አቅራቢያዬ መልካማ ርግቤ ተነሽ ነዪ በግንቡ አጠገብ ወዳለው ወደ ዋሻው ጥላ፡፡›› (መኃ.፪፥፲-፲፬) ቅዱስ እግዚአብሔር ሰው ለመኾን፥ የሰው ልጅ ለመባል ባሰበው የመጀመሪያው የተስፋው መንገድ የምትገኘው፥ ለእናትነት የመረጣት እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ናት፡፡ ኢትዮጵያ በእመቤታችን ስም ቤተ ክርስቲያን ትሠራለች፤ ልብዋንም በረድኤትዋ ላይ አሳርፋ በቤተ ክርስቲያንዋ ውስጥ ለእግዚአብሔር መሥዋዕት፥ ጸሎት፥ ምጽዋት፥ ስግደት ታቀርባለች፡፡ በእመቤታችን አማላጅነትም ትማልዳለች፡፡ እንዲኹም የማይጠፋ ስም ተሰጥቷታልና በመዝሙር ፵፬ ፥ ፲፪ – ፲፮ በተጻፈው መሠረት ወላጆች ከነልጆቻቸው ተሰብስበው የእመቤታችንን የልደትዋን፥ ጌታን ለመውለድ ብሥራት የመቀበልዋን፥ የመውለድዋን፥ የዕረፍትዋን፥ የትንሣኤዋን፥ የዕርገትዋን በዓል ያከብራሉ፡፡ በኢትዮጵያ ከፍ ብሎ የሚታየው በብዛት ልጆች ተሳትፎ የሚያደርጉበት የፍልሰታ ጾምና በዓል ነው፡፡ ፍልሰታ የሚለው ቃል የእመቤታችን ሥጋ ከጌቴሴማኒ ወደ ገነት መፍለሱን፣ ኋላም በገነት በዕፀ ሕይወት ሥር ከነበረበት መነሣቱን ለማመልከት የሚነገር ቃል ነው፡፡ የአምላክ እናት እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም አምላክን በወለደችበት፣ ስብሐተ መላእክትን በሰማችበት፣ ባየችበት የልደት ወራት አካባቢ በ፷፬ኛ ዓመቷ ጥር ፳፩ ቀን ከዚኽ ዓለም በሞት ተለይታ ወደ ሰማይ ስትወጣ በሰማይም በምድርም ለሰውም ለመላእክትም ከልጅዋ፣ ከባሕርይ አባቱ ከእግዚአብሔር አብ፣ ከባሕርይ ሕይወቱ ከእግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ የተሰጣት ጸጋና ክብር ተገልጧል፡፡ ለእናታችን ለቅድስት ድንግል ማርያም በሰማይ በፍጹም ደስታ አስተርእዮ ኾኗል፡፡ በመጀመሪያ ዐብረዋት የኖሩት ልጆችዋ ቅዱሳን ሐዋርያት በሥጋ ያሉት ከየሀገረ ስብከታቸው ተሰብስበው፣ ከዚኽ ዓለም የተለዩት በአካለ ነፍስ ተገኝተው የዕረፍቷን ጊዜ እየተጠባበቁ ሳሉ፤ እመቤታችን፤ ‹‹ማዕጠንት አምጡ፤ በጸሎትም ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስን ጥሩት፤›› አለቻቸው፡፡ እነርሱም ትእዛዟን በመፈጸም ላይ ሳሉ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ቅዱሳን መላእክትን አስከትሎ በክብር፥ በጌትነት ተገለጠ፡፡ እናቱንም፤ ‹‹የተወደድሽ እናቴ ሆይ! ዛሬ ድካምና ሕማም ወደሌለበት ወደ ዘለዓለም መንግሥት ላሳርግሽ መጥቻለኹ፤ ወደ እኔ ነዪ፤›› እያለ ሲያነጋግራት ቅድስት ነፍስዋ ከክቡር ሥጋዋ በልጅዋ ሥልጣን ተለየች፤ ልጅዋም በክብር ተቀበላት፡፡ በዚኽ ጊዜም ነቢዩ ዳዊት፤ ‹‹ወትቀውም ንግሥት በየማንከ በአልባሰ ወርቅ ዑጽፍት ወኁብርት፤›› እያለ ያመሰግናት ነበር፡፡ ቅዱሳን መላእክት፥ ነቢያት፥ ሐዋርያት፥ ጻድቃን፥ ሰማዕታት በዚያው ከበው ቆመው፤ ‹‹ጸጋን የተመላሽ ሆይ! እግዚአብሔር ከአንቺ ጋራ ነውና ደስ ይበልሽ፤›› እያሉ ያመሰግኗት ነበር፡፡ በዚኽ ዓይነት ጸጋና ክብር በልጇ ሥልጣን፥ በልጇ ቸርነት ወደ መንግሥተ ሰማያት አሳርገዋታል፤ ‹‹እቴ ሙሽራዬ ከሊባኖስ ከእኔ ጋራ ነዪ፤›› የሚለው ተፈጽሞላታል፡፡ ሥጋዋንም ቅዱሳን ሐዋርያት ለጊዜው ጌቴሴማኒ በተባለ ቦታ አሳርፈውታል፡፡ በሦስተኛው ቀን ግን መላእክት ከዚያ አፍልሰው በገነት በዕፀ ሕይወት ሥር አኑረውታል፡፡ ከመቃብር እስከ ተነሣችበትና ፍጹም ዕርገት እስካገኘችበት እስከ ነሐሴ ፲፮ ቀን ለኹለት መቶ አምስት ቀኖች በዚያው ቆይቷል፡፡ በዕለተ ዕረፍቷ ብዙ ተኣምራት ተደርገዋል፡፡ ለድውያን የፈውስ ጸጋ ታድሏል÷ ስሟን ለሚጠሩ ኹሉ ፍጹም በረከት ተሰጥቷል፡፡ የፈውስ ጸጋ ከደረሳቸው አንዱ ታውፋንያ ወይም ሶፎንያስ የሚባለው አይሁዳዊ ነው፡፡ ታሪኩ እንደሚገልጸው፣ እመቤታችን ካረፈች በኋላ ቅዱሳን ሐዋርያት በኀዘን ላይ እንዳሉ ለጊዜው በኢየሩሳሌም ያልተገኘውና በሀገረ ስብከቱ የነበረው ቅዱስ ቆማስ ከሀገረ ስብከቱ ወደ ኢየሩሳሌም ሲመጣ ቅዱሳን መላእክት ሥጋዋን ወደ ገነት ሲያፈልሱ አይቶና ደርሶ ነገሩንም ከመላእክት ተረድቶ ለወንድሞቹ ለሐዋርያት ነግሯቸው ነበር፡፡ ሐዋርያትም ከእመቤታችን በመለያየታቸው እያዘኑ ምስጢሩን ለማወቅ ይጓጉ ስለነበር ጌታ ተገልጾላቸው፤ ‹‹እናቴን አሳያችኋለሁ፤›› የሚል ተስፋ ሰጥቷቸው ነበር፡፡ በዚህ ተስፋ ላይ ሳሉም ቅዱስ ዮሐንስ ወንጌላዊ፣ ‹‹ከነሐሴ ፩ ቀን ጀምረን በጾም እመቤታችንን እንዲያሳየን ፈጣሪያችንን እንጠይቀው፤›› አላቸው፡፡ እነርሱም ዐሳቡን ተቀብለው ከነሐሴ ፩ ቀን ጀምሮ ኹለት ሱባዔ ከጾሙ በኋላ ነሐሴ ፲፮ ቀን ጌታ መላውን ሐዋርያት ወደ ገነት አውጥቶ በገነት በዕፀ ሕይወት ሥር ከነበረው መቃብር እመቤታችንን ነፍስዋን ከሥጋዋ አዋሕዶ አንሥቶ ትንሣኤዋንና ዕርገትዋን አሳይቶ ለዓለም ይህንኑ እንዲያስተምሩ አዘዛቸው ይላል፡፡ መሠረቱ ግን ቀደም ሲል የገለጥነው በመዝሙር ፻፴፩፥፰ ላይ፤ ‹‹አቤቱ ወደ ዕረፍትህ ተነሥ፤›› የሚለው ነውና እንግዳ ነገር ሊኾን አይችልም፡፡ በዚኹ መሠረት ኢትዮጵያ ይህን ጽሑፍ ካገኘችበት ጊዜ ጀምሮ፣ ‹‹ለሐሴቦን ንጉሥ ልጅ ኹሉ ክብርዋ ነው፤ በወርቀ ዘቦ ልብስ ተሸልማለች፤ በኋላዋም ለንጉሥ ደናግልን ይወስዳሉ፤ ባልንጀሮችዋንም ይወስዱልኻል፡፡ በአባቶች ፈንታ ልጆች ተወለዱልሽ፤ ወንዶች ልጆችሽን በዕቅፋቸው፥ ሴቶች ልጆችሽንም በትከሻቸው ያመጡልሻል፤›› ተብሎ በተነገረው የነቢያት ቃል መሠረት ልጆችም ወላጆችም በመተባበር የእመቤታችንን የፍልሰታ ጾምና በዓል ሲጠብቁ ይኖራሉ፡፡ ከቀደሙ ሰዎች ታሪክ ከእስራኤል መሳፍንት አንዱ ለኾነው የዮፍታሔ ልጅ መታሰቢያ ልጆች ወይም ደናግል በየዓመቱ በዓል ሲያከብሩ እንደነበረ ተነግሯል፡፡ (መጽ. መሳ.፲፩፥፵፡፡) እንዲህ ከኾነ ዘንድ ኢትዮጵያውያት ቆነጃጅትና ሕፃናት፥ ኢትዮጵያውያን ጎልማሶች የእናታችንን፥ የእመቤታችንን የቅድስት ድንግል ማርያምን መታሰቢያ በየዓመቱ ሲያከብሩ የበለጠ ነገር ፈጽመዋል ማለት ነው፡፡ ጌታ በሕይወተ ሥጋ በዚኽ ዓለም በነበረበት ጊዜ ሽቱ ለቀባችው ሴት ወንጌል በተሰበከበት ኹሉ ያቺ ሴት የሠራችው እንዲነገርላት÷ ወንጌል በተነበበበት ቦታ ኹሉ እንድትታሰብ ጌታ ቃል ሰጥቷል፡፡ (ማቴ. ፳፮ ÷ ፲፫፡፡) እንግዲህ፤ ‹‹መርጫታለኹና አድርባታለኹ፤›› ሲል ለመሰከረላት አምላክን ለወለደች የተስፋችን መዳረሻ÷ ፍጻሜ÷ የድኅነታችን ምክንያት ለኾነችው ለእመቤታችን ለቅድስት ድንግል ማርያም በቤተ ክርስቲያን ወንጌል በሚነበብበት÷ አምላክን የመውለዷ ምስክርነት በሚሰጥበት ቦታ ኹሉ ልናስባት ልናከብራት ይገባል፡፡ እኛ ስሟን ብናከብር÷ መታሰቢያዋን ብናደርግ እንጠቀምበታለን እንጂ ለእርሷ የምንጨምርላት ክብር የለም፤ ባናደርግም የምናጎድልባት ነገር የለም፡፡ እግዚአብሔር አንድ ጊዜ እናቱ እንድትኾን በመምረጥ ከፍጥረት ኹሉ አልቋታል፤ አክብሯታልና፡፡ ስለዚህም፤ ‹‹ባልንጀሮቿን ላንተ ይወስዱልኻል፡፡›› ‹‹በአባቶችሽ ፈንታ ልጆች ተወለዱልሽ፡፡›› ‹‹ለምድር ኹሉ አለቆች አድርገሽ ትሾሚያቸዋለሽ፡፡›› ‹‹ለዘላለም ስምሽን ይጠራሉ፡፡›› ‹‹ጽዮንን ክበቧት ዕቀፏትም፤ በቤቷ ውስጥም በጸሎት ተነጋገሩ፤ ልባችኁን በረድኤትዋ ላይ አሳርፉ፤ ሀብቷን በረከቷን ትካፈላላችኹ፤›› ይላልና፤ በፍቅሩ ተማርከው እርሷን መስለው በድንግልና እግዚአብሔርን ለማገልገል የቆረጡ ደናግል÷ በጸሎት በምስጋና ስሟን የሚጠሩ÷ በልጇ ቸርነት÷ በእርሷ አማላጅነት የሚታመኑ ምእመናን ኹሉ በረከቷን ይሳተፋሉ፤ ልጆቿ ተብለው ይጠራሉ፡፡ ስለኾነም ኹልጊዜ፤ ‹‹ሰዓሊ ለነ ቅድስት፡፡›› ‹‹ቅድስት ሆይ ለምኝልን፤ አማልጅን፤›› እያልን በጸሎት ልንጠራት ይገባል፡፡ ይልቁንም እኛ ኢትዮጵያውያን በዚኽ ኹኔታ እጅግ በጣም ከፍ ያለ አስተሳሰብና አስተያየት ሊኖረን ያሻል፡፡ ባዕድ ባዕድ ነው፡፡ ሰው ከተባለ የወላጆቹን ክብር የማያስቀድም የለም፤ ለእርሱ የክብሩ መሠረቶች ናቸውና፡፡ አንደበታቸውን የማይገቱ ሰዎች ተላልፈው የወላጆቹን ክብር ቢነኩበት እስከ መሞት ይደርሳል፤ ይህም እንኳ ባይኾን ከዚያ ቀን ጀምሮ የወላጆቹን ክብር ከደፈሩት ሰዎች ጋራ ያለውን አንድነት ያቋርጣል፡፡ ነቢዩ ዳዊት ስለ ኢትዮጵያና ኢትዮጵያውያን በመዝሙር ፹፮/፹፯ በተናገረው ቃል÷ ‹‹ወሕዝበ ኢትዮጵያ እለ ተወልዱ በህየ፤ እምነ ጽዮን ይብል ሰብእ፡፡›› ‹‹በዚያው ከተወለዱት ከኢትዮጵያ ሰዎች ሰው እናታችን ጽዮን ይላል፤›› ብሏል፡፡ እንግዲህ፤ ‹‹ኢትዮጵያ እጆቿን ወደ እግዚአብሔር ትዘረጋለች፤›› ከሚለው ቃል ጋራ፤ ‹‹ሰው እናታችን ጽዮን ይላል፤›› የሚለው ቃል የኢትዮጵያውያንን ዕድል እንደሚያመለክት አያጠራጥርም፡፡ ኢትዮጵያውያን ክርስቲያኖች ለእመቤታችን የዐሥራት ልጆቿ ናቸው፡፡ እነርሱም ይህን ዐውቀው ክብሯን ጠብቀው ይኖራሉ፡፡ የጾመ ፍልሰታን መታሰቢያ ለመፈጸም ልጆችም ወላጆችም ይተባበራሉ፤ ጾሙ በፍትሕ ነገሥት በአንቀጽ ፲፭ ከተዘረዘሩት አጽዋም አንዱ ነው፡፡ ጾሙ ከፍቅር ጋራ የሚፈጸም ስለሆነ ልጆችም ወላጆችም የሚጾሙት በጉጉት ነው፡፡ ወላጆችም ከባድ ምክንያት ካላጋጠማቸው በስተቀር ከአልጋው ወርደው፣ ከመሬት ላይ ተኝተው ወይም ከቤታቸው ወጥተው በቤተ እግዚአብሔር ዙሪያ ማረፊያ አሰናድተው ከነሐሴ ፩ – ፲፮ ድረስ ውዳሴ ማርያም፣ ቅዳሴ ማርያም በመስማት፣ በምጽዋት፣ ቅዳሴ በማስቀደስ በከፍተኛ ሥነ ሥርዓት ይጾሙታል፡፡ ልጆችም ረኀብ ሳይሰማቸው፣ ውኃ ጥም ሳያሸንፋቸው ከሰባት ዓመት ዕድሜ ጀምሮ ያሉ ወንዶችና ሴቶች ሕፃናት እየጾሙ ይቆርባሉ፤ በመጨረሻም ነሐሴ ፲፮ ቀን ወላጆች በዓሉን በሥነ ሥርዓት ሲያከብሩ ልጆችም በልዩ ሥነ ሥርዓት ያከብሩታል፡፡ ‹‹አሸንዳ›› የሚባል ሣር ዓይነት ቅጠል አለ፤ ኹኔታው ቀጭን ቢኾንም ቁመቱ ረዘም ያለ ኾኖ ቅርፁ ፊላ ዓይነት ነው፤ ሲነቅሉት ሥሩ ነጭ ነው፡፡ ዛጎል ይመስላል፡፡ በልዩ አሠራር ሠርተው በቀሚሳቸው ላይ ይታጠቁታል፤ እንደ ዘርፍ ኾኖ ወደ ታች ይወርዳል፤ በሚጫወቱበት ጊዜ ዙሪያውን ሲነሣ ክንፍ ይመስላል፡፡ በዚኽ ዓይነት ሥርዓት በዓሉን ሲያከብሩ ይውላሉ፤ በተለይ በገጠር ላሉ ሴቶች ሕፃናት ቆነጃጅት ልዩ በዓላቸው ነው፡፡ አሸንዳ ከሚባለው ሣር ዓይነት ቅጠል በልዩ አሠራር ሠርተው የሚታጠቁትና ሲጫወቱ ዙሪያውን የመነሣቱ ኹኔታም መላእክት እመቤታችንን ክንፍ ለክንፍ ገጥመው እያመሰገኑ ማሳረጋቸውን ያሳስባል፡፡ ነቢዩ ኢሳይያስ በትንቢቱ ምዕራፍ ፮ ላይ ባየው ራእይ÷ ሱራፊ መልአክ በኹለት ክንፍ ፊቱን፣ በኹለት ክንፍ እግሩን ሲሸፍን፣ ኹለት ክንፉን በግራ በቀኝ ዘርግቶ ረብቦ ይታያል የሚለውን ያመለክታል፤ በዓሉንም የአሸንድዬ በዓል ይሉታል፡፡ በእውነት፤ ‹‹ደናግልን ለንጉሥ በኋላዋ ይወስዳሉ፤›› ሲል ቅዱስ ዳዊት የተናገረው ቃል ልጆች በእመቤታችን ፍቅር እየተኮተኮቱ አድገው ለእግዚአብሔር ቤተሰብ መኾናቸውን ያሳያል፡፡ በዚህ ሥርዓት ያደጉ ልጆችን እስከ ሕይወታቸው ፍጻሜ ከእመቤታችን ፍቅር የሚለያቸው የለም፡፡ በኢትዮጵያ እመቤታችንን መውደድ በልማድ እንደ ተረት በማይታይ ዓይነት ኹኔታ ተስፋፍቶ የኖረ አይደለም፡፡ ወንድም ሴትም ቢኾኑ እንዳላቸው የእምነት መጠን በእመቤታችን ስም ጸሎት ጸልየው፣ ስእለት ተስለው፣ ምጽዋት አድርገው፣ ዝክርዋን ዘክረው፣ ስምዋን ጠርተው፣ በአማላጅነትዋ ተማፅነው ዐሳባቸው እየተፈጸመላቸው፣ የጎደለው እየሞላላቸው፣ የጠመመው እየተቃናላቸው፣ ድውያን ፈውስ በማግኘት፣ ሠራተኞች ለሥራቸው የተቃና መንገድ በማግኘት፣ መምህራን በሚያስተምሩበት፣ ቅዱሳን ገድላቸውን በሚፈጽሙበት ጊዜና ምክንያት ኹሉ የእመቤታችንን ረድኤት እያገኙ ስለሔዱና ዛሬም ያው ያልተቋረጠ ስለኾነ ነው፡፡ በረድኤት ከሚያገኙት ተስፋ ሌላ በራሳቸውም ኾነ በሌላ ሰው በኩል በራእይ፣ በሕልም፣ በገሃድ እየተገለጸች የምታደርግላቸው ማጽናናት ልባቸውን የፍቅርዋ ምርኮኛ፣ የረድኤትዋ እስረኛ አድርጎት ይኖራል፡፡ ይህም ለአባቶቻችን ብቻ የተደረገ አይደለም፡፡ ስለ እውነት ምስክርነት ሲባል ይህ ለኹላችንም እንኳ የደረሰ ተስፋ መኾኑን ላረጋግጥላችኹ እወዳለኹ፡፡ ስለዚህ ነው ኢትዮጵያውያት ቆነጃጅትና ኢትዮጵያውያን ጎልማሶች ለእመቤታችን በየዓመቱ ከነሐሴ ፩ – ፲፮ ቀን የሚያደርጉትን ጾምና በዓል የበለጠ ያደርገዋል ያልኹት፡፡ በዮሐንስ ራእይ ምዕ. ፲፱ ፥ ፯-፰ ላይ፤ ‹‹የበጉ ሠርግ ደርሷልና ደስ ይበለን፤ ሴቲቱም ተዘጋጅታለች፤ እንድትለብስም ንጹሕ የብርሃን ልብስ ተሰጣት፤ ይኸውም ልብስ የቅዱሳን ክብር ነው፡፡ መጽሐፍ ወደ በጉ ሠርግ የተጠሩ ብፁዓን ናቸው፤ ይህ የእውነት ቃል የእግዚአብሔር ነውና አለኝ፤›› የሚል ተጽፏል፡፡ አለቃ አያሌው ታምሩ (፲፱፻፲፭ – ፲፱፻፺፱ ዓ.ም.) ቅዱስ ጳውሎስ ወደ ተሰሎንቄ በላከው መልእክቱ ምዕ. ፬ ፥ ፲፯ ላይ፤ ‹‹ጌታን ለመቀበል በደመና ወደ አየር እንነጠቃለን፤ ከእንግዲህ ወዲህም ከጌታ ጋራ ለዘለዓለም እንኖራለን፤›› በማለት የገለጠው ተስፋ ለቅዱሳን በመታደሉ ዮሐንስ በራእዩ ምዕ.፳ ፥ ፱-፲፪ የገለጠው የሰው ኹሉ ትንሣኤ ከመድረሱ አስቀድሞ ለእመቤታችን ለቅድስት ድንግል ማርያም የቅድስናን ክብር እንድትጎናጸፍ ልጅዋ እግዚአብሔር ኢየሱስ ክርስቶስ ስለ ፈቀደ በእናትነትዋ በመንፈስ ቅዱስ መቀደስን በቅድሚያ እንዳገኘች፤ ዛሬም÷ ኋላም ሞቶ ተነሥቶ በዐዲስ ሕይወት ከጌታ ጋራ መኖርን አግኝታለችና ይህን የሚያምን ልብ ሕያውነትዋን፣ በሕይወት መኖርዋን አምኖ፤ ‹‹በእግዚአብሔር ዘንድ ሞገስ ያገኘሽ እናታችን፣ እመቤታችን ወላዲተ አምላክ ቅድስት ድንግል ማርያም ሆይ! ከልጅሽ ለምኚልኝ፤ አማልጂኝ፤ በአብ በወልድ በመንፈስ ቅዱስ መንበር ፊት በምታቀርቢው ጸሎትሽ፣ አማላጅነትሽ አስቢኝ፤›› እያለ ሊጸልይ ይገባዋል፡፡ ምንጭ፡- ወላዲተ አምላክ በኢትዮጵያ፤ ፲፱፻፸፱ ዓ.ም. About thes ላይ ኦገስት 08, 2014 ምንም አስተያየቶች የሉም: ይህን ኢሜል አድርግጦማር አድርግ!Twitter ላይ አጋራFacebook ላይ አጋራለPinterest አጋራ በጣም አዲስ ልጥፎች በጣም የቆየ ልጥፍ መነሻ ደንበኛ ይሁኑ ለ፡ ልጥፎች (Atom) በአውሮጳ የካህናት አንድነት ማኅበር ሊቋቋም መሆኑ ታወቀ በ ኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ከመላዋ አውሮጳ የተውጣጡ ካህናት፡” የ... በእንተ ሙኒክ ደብረ ብሥራት ቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስቲያንና ሊቀ ብርሃናት ቆሞስ አባ ገብረ ሕይወት ፍስሐ [ጀርመን ] ምእመናን ከአንዱ ሀገር ወደ ሌላው ሀገር በተለያየ ምክንያት መሰደዳቸው አይቀሬ ነው:: ታዲያ ሲሰደዱ በሄዱበት ሀገር ሁሉ ቤተክርስቲያን ያስፈልጋቸዋል :: ምንም አያጠያይቅም የተመቻቹ ሁኔታዎችም አሉ... አስቸኩዋይ ጥሪ ለምእመናን በሙሉ የታላቁ የደብረ ሊባኖስ ገዳምን ለመርዳት ገዳሙ ጥሪ አስተላለፈ ገዳሙ በአሁን ሰዓት በመሬት መንሸራተት ምክንያት ከፍተኛ አደጋ እንደተጋረጠበት ተጠቅሶ ሰኔ 8 ቀን ከ7፡30 ጀምሮ በጠቅላይ ቤተ ክህነት የስ... ጾመ ፍልሰታ የእመቤታችን ዕረፍት ጾመ ፍልሰታ የእመቤታችን ዕረፍት Written By Hulubante Abebe on Tuesday, August 5, 2014 | 1:02 PM መ/ር ሳሙኤል ተስፋዬ ...
ዓርቢ 24 ሰነ ብናይ ክሮኖ ሜትር ውድድር ዝፈለመ ሻምፕዮን ቅድድም ብሽክለታ ኤርትራ፡ ትማሊ ሰንበት 26 ሰነ 2022 ፡ኣብ ጎደናታት ኣስመራ ብዝተኻየደ ናይ 171.1 ኪ.ሜ ናይ ጽርግያ ውድድር ፡ብዓወት ፕሮፌሽናል ተቐዳዳማት መርሃዊ ቅዱስ ተዛዚሙ። መርሃዊ ቅዱስ ኣብዚ መደረኽ ንካልኣይ ግዚኡ ብምዕዋት ሓዲሽ ናይ ውልቁ ክብሪ ኣመዝጊቡ። ካብ ፈለማ ብናህሪ ዝጀመረ ቅድድም፡ኣብ ቀዳማይ ዙርያ ብጉጅለታት ክመቓቐልልን ፍልልያት ክስፍሕን ክጸብብን ተራእይሉ ። ኣባል ኣመሪካዊት ክለብ ኢኤፍ ኢድኬሽን ኢዚ ፖስት መርሃዊ ቅዱስ ከኣ ንልዕሊ 100 ኪ.ሜ ንቀዳመይቲ ጉጅለ መሪሑ ብምኻድ’ዩ ንፕሮፌሽናል ተቐዳዳማይ ናትናኤል ተስፋጼን ኣኸቲሉ ነቲ ውድድር ተዓዊቱሉ። 111.1 ኪ.ሜ ኣብ ዝሸፈነ ናይ ዓበይትን ትሕቲ 23 ዓመትን ናይ ደቂ ኣንስትዮ ቅድድም ከኣ ፡ኣባል ጋንታ ዞባ ደቡብ ሞናሊዛ ኣርኣያ ንመወዳድርታ ሰፊሕ ጋግ ብምንጻፍ ድርብ ዘውዲ ቻምፕዮን ደፊኣ።ቅሳነት ወልደሩፋአልን ኣድያም ዳዊትን ከኣ 2ይን 3ይን ብምዃን ውድድረን ዛዚመን።ተመሳሳሊ ርሕቐት ኣብ ዝሸፈነ ናይ ትሕቲ 23 ዓመት ደቂ ተባዕትዮ ንያት ርእሶም ንሚልኪያስ ቅዱስን ሳምሶን ሃብተን ኣኸቲሉ ሻምፕዮን ክኸውን ከሎ፡መትከል ገብረገርግሽ ኣብ ጁኒየር ደቂ ተባዕትዮ፡ ሮምና ጉዑሽ ከኣ ኣብ ናይ ጁንየር ደቂ ኣንስትዮ ቻምፕዮን ኮይኖም። ድሕሪ’ቲ ዓወት መርሃዊ ቅዱስ ንድምጺ ኣመሪካ ኣብ ዝሃቦ ሓበሬታ ኣብ ጂሮ ኢጣልያን ኣብ ፈረንሳን ኣድካሚ ውድድራት ድሕሪ ምክያድ ብዘይ ዕረፍቲ ኣብ ሻምፕዮን ኤርትራ 2022 ተወዳዲረ ንክስዕር ጽልዋ ኣይገበረለይን ኢሉ። ካብ ከባቢ ሓሙሻይ ዙር ውድድር ምስ ናትናኤል ተስፋጼንን ናትናኤል ብርሃነን ብምዃን ዝወሰድዎ ናይ ምምቕ ፈተነን ን110 ኪ.ሜ ንበይኑ መሪሑ ናይ ምኻድ ውሳነን ከቢድ ስጉምቲ ከምዝኾነ ዝሓበረ መርሃዊ ቅዱስ ፡ በቲ ናይ ምጽዋር ዓቅሙ መዚኑ ዝወሰዶ ውሳነ ክዕውት ከምዝሓገዞ ገሊጹ፡፡አቲ ዝረከቦ ዓወት ንዕዑን ንጋንትኡን ዓቢ ኣገዳስነት ከምዘለዎ ዝገለጸ መርሃዊ ኣብ ወርሒ ነሓሰ ነዛ ፍልይቲ ናይ ሻምፕዮን ማልያ ወድዩ ፈልማይ ውድድሩ ከምዘካይድ’ዩ ተዛሪቡ። ነቲ ውድድር ተዳልያትሉ ከምዝኣተወት ዝገለጸት ፡ናይ ዓበይትን ናይ ትሕቲ 23 ዓመትን ናይ ደቂ ኣንስትዮ ዕውቲ ጓል 19 ዓመት ሞናሊዛ ኣርኣያ ብወገና፡እቲ ካብ ፈለማ ዝወሰደቶ ናይ ምምሏቕ ፈተነ ንሓያላትን ምኩራትን ተቐዳደምቲ በሊጻ ክትዕወት ከምዝኸኣለት ንድምጺ ኣመሪካ ተዛሪባ። ኣብ ዝሓለፈ ዓመት ኣብ ናይ ጁንየር ደቂ ኣንስትዮ ናይ ክሮኖ ሜተርን(ናይ ጊዜን) ናይ ጽርግያን ውድድር ብምዕዋት ሻምፕዮን ከምዝኾነት ጠቒሳ፡ኣብ ናይ ሎሚ ዓመት ናይ ዓበይቲ በዅሪ ሱታፌኣ ድርብ ዓወት ምምዝጋባ ኣብ ቀጻሊ ጉዕዞኣ ዓቢ ዕድል ከምኸፍተላ ዘለዋ ተስፋ ገሊጻ። ብምኽንያት ለበዳ ኮቪድ19 ፡ንሰለስተ ዓመታት ቅድድም ተሓሪምዎ ዝጸንሐ ጎደናታት ኣስመራ ፡ኣብ ዓበይቲ ውድድራት ንውሩያትን ንጽቡቕ ዝና ንዝነበሮምን ወጻእተኛታት ተቐዳደምቲ ብምስዓር ሓዲሽ ታሪኽ ዘመዝገበ ፕሮፌሽናል ተቐዳዳማይ ቢኒያም ግርማይን ካልኦት ፕሮፌሽናል ተቐዳደምቲ ንምዕዛብን ምስ ናይ ውሽጢ ሃገር ተቐዳደምቲ ዝገብርዎ ቅልስ ንምርኣይን ፡ኣፍቀርቲ ብሽክለታ ከተማ ኣስመራን ከባቢኣን ፡ኣንጊሆም ናብ ጎደናታት ኣስመራ ብምውጻእ፡ተቐዳደምቲ ብኣውታን ፋጻን ሞራል ብምሃብ ከተባብዕዎምን ሞራል ክህብዎምን ‘ኳ እንተወዓሉ ፡ሻምፕዮን ኤርትራ 2022 ከምቲ ትጽቢት ዝተገብረሉ ተወዳዳርነት ኣይተራእየሉን ክብሉ ተዓዘብቲ ርእይቶኦም ይህቡ ኣለው ። ብርሃነ በርሀ ጥለብ ዕለታዊ ፈነወ ድምጺ ኣመሪካ 03/12/2022 ፈነወ ትግርኛ ቀዳም ድምጺ ኣሜሪካ ፈነወ ቛንቛ ትግርኛ ካብ ሶኑይ ክሳብ ሰንበት ይፍነው። ፈነወ ቛንቛ ትግርኛ ካብ ሶኑይ ክሳብ ዓርቢ ብዕለታዊ ዜና ይጅምር፥ እዋናዊ ጉዳያትን ሰሙናዊ መደባት'ውን የጠቓልል ።ቀዳምን ሰንበትን ኣብቲ ሰሙን ዝተፈነው መደባት ብምድጋም ፈነወ ቛንቛ ትግርኛ ይኻየድ።
ኣብ ቤት ምኽሪ ወከልቲ ህዝቢ ኣሜሪካ ኣብ ኮሚቴ ጉዳያት ወፃኢ ኣደ መንበር ንኡስ ኮሚቴ ጉዳያት ኣፍሪቃ ካረን ባስ ኣብ ኢትዮጵያ ኣብ ቀረባ ዝተርኣየ ህውከት ብዝምልከት ኣብ ዘውፅኦ መግለፂ ንስድራ ኢትዮጵያዊ ሙዚቀኛ ሃጫሉ ሁንዴሳን ሞቱ ስዒቡ ብዝተፈጥረ ህውከት ግዳያት ንዝኾኑን ሓዘነን ገሊፀን።ኩሎም ኢትዮጵያዊያን ድምፆም ክስምዑን ሰባት ሰላማዊ ናይ ምእካብ መሰሎም ክኽበረሎምፀዊዐን። ኣብ ኢትዮጵያ ዝለዓለ ውጥረት ከምዘሎን ዜጋታት ጉህዮም ከምዘለውን ብምሕባር መንግስቲ ንኩሎም ኢትዮጵያዊያን ክመርሕን ሚዝናዊ ፍታሕ ክህበሉ:መንግስቲ ኢትዮጵያ ኣብ ኣወንታዊ ለውጥታት ምስርሑ ክቕፅል፣ምዕፃው ኣገልግሎት ኢንተርኔት ከብቅዕ፣ ህድኣትን ምርግጋእን ከስፍንን ፀዊዐን።ጽልእን ህውከትን እናሰበኹ ኣብታ ሃገር ምክፍፋል ዝፈጠሩ ብቕልጡፍ ናብ ሕጊ ክቐርቡ ወሲኸን ፀዊዐን ኣለዋ ። እዚ ከምዚ ኢሉ እናሃለወ ኣብ ዳያስፓራ ዝነብሩ ማሕበረሰብ ኦሮሞ ንሞት ዝተቐትለ ስነ ጥበባዊ ሃጫሉ ሁንዴሳን ኣብ መላእ ኦሮሚያ ይፍፀም ኣሎ ዝበሉዎ መግሃስቲ ሰብኣዊ መሰላትን ብዝምልከት ተቓውምኦም ቀፂሎም ኣለው። ትማሊ ሰሉስ ብኣማኢት ዝቑጸሩ ሰባት ኣብ ኦስሎ ኖርወይ ኣብ ፊት ንፊት ማእኸል ኖበል ሰላም \Nobel Peace Center\ ድምፆም ኣስሚዖም። ሓደ ካብ ኣተሓባበርቲ እቲ ማሕበረሰብ ንቀ/ሚንስትር ኣብይ ኣሕመድ ዝተውሃበ ሽልማት ሰላም ክምለስ ዝሓትት ደብዳበ ናብቲ ማእኸል ምርካቦም ገሊፁ። ኣብ ደብዳብኦም ዴሞክራሲ ንድሕሪት ምምላሱ፣ኣብ ልዕሊ ሚዲያን ተቓወምቲ ውድባትን ይፍፀሙ ኣለው ዝበሉዎም በደላትን ዝተፈለየ ፖለቲካዊ እምነት ኣብ ልዕሊዘለዎም ሰባት ዝውሰዱ ዘለው ናይ ሓይሊ ስጉምትታትን ምዝርዛሮም ገሊፆም ። ኣብዚ ኣብ ከተማ ዋሽንግተን ዲሲ ንካልኣይ ግዜ ናይ ተቓውሞ ሰልፊ ቀፂሉ ኣሎ። ኣብ ፓርትላንድን እውን ንቕትለት ሃጫሉ ሁንዴሳን ማእሰርቲ መራሕቲ ተቓወምትን ኣብ መላእ ኦሮሚያ ይፍፀም ኣሎ ዝበሉዎ መግሃስቲ ሰብኣዊ መሰላትን ዝቓወሙ ትማሊ ድምፆም ኣስሚዖም ኣለው። ዕለታዊ ፈነወ ድምጺ ኣመሪካ 28/11/2022 ፈነወ ድምጺ ኣመሪካ ቋንቋ ትግርኛ ሕዳር 28,2022 ፈነወ ድምጺ ኣመሪካ ቋንቋ ትግርኛ ሕዳር 28,2022 ዜና (ኣሶሴይትድ ፕረስ ድሕሪ ስምምዕ ፕሪቶርያ ኣብ ሰላማዊያን ህዝቢ ትግራይ ግፍዒ ይፍጸም ኣሎ ክብል ጸብጻብ ኣውጺኡ፥:ኣብ ቻይና ዝካየድ ዘሎ ተቓውሞን: ኣብ ካሜሮን ዘጋጠመ ምንሽርታት መሬትን) ዜና ስፖርት መደብ ሳይንስን ቴክኖሎጂን- ወናኒ ትዊተር ኢላን ማስክ ኣብ ሒሳብ ተጠቐምቲ ብዛዕባ ዝተአኣታትዎ ለውጢ ሓቢሩ'ሎ ዝብል የጠቓልል
ፍሪዝ የደረቁ ቢጫ ኮክቴሎች ከትኩስ እና የላቀ ቢጫ ኮክ የተሰሩ ናቸው።ፍሪዝ ማድረቅ ምርጡ የማድረቅ መንገድ ነው፣ ተፈጥሯዊ ቀለምን፣ ትኩስ ጣዕሙን እና ኦሪጅናል ቢጫ ኮክን ይይዛል።የመደርደሪያ ሕይወት የበለጠ ተሻሽሏል። የቀዘቀዙ የደረቁ ቢጫ ኮክቶች ወደ ሙስሊ ፣ የወተት ተዋጽኦዎች ፣ ሻይ ፣ ለስላሳዎች ፣ ፓንትሪዎች እና ሌሎች ወደሚወዷቸው ሊጨመሩ ይችላሉ።የቀዘቀዙ የደረቁ ቢጫ እንጆሪዎችን ቅመሱ ፣ በየቀኑ አስደሳች ሕይወትዎን ይደሰቱ። ጥያቄዝርዝር ምርጥ ጥራት ያለው ጤናማ የጅምላ ፍሪዝ የደረቀ ሐምራዊ ስኳር ድንች የኛ ፍሪዝ የደረቀ ወይንጠጃማ ጣፋጭ ድንች ከትኩስ እና የላቀ ሐምራዊ ስኳር ድንች የተሰሩ ናቸው።ፍሪዝ ማድረቅ የተፈጥሮ ቀለምን፣ ትኩስ ጣዕሙን እና ኦርጅናሉን ወይንጠጅ ቀለም ስኳር ድንች የተመጣጠነ እሴት ይይዛል።የመደርደሪያ ሕይወት የበለጠ ተሻሽሏል። የኛ ፍሪዝ የደረቁ ወይንጠጃማ ጣፋጭ ድንች ወደ ሙሴሊ፣ ሾርባዎች፣ ስጋዎች፣ ሾርባዎች፣ ፈጣን ምግቦች እና ሌሎችም ሊጨመር ይችላል።የቀዘቀዙትን የደረቀ ወይንጠጃማ ስኳር ድንች ቅመሱ ፣ በየቀኑ አስደሳች ሕይወትዎን ይደሰቱ። ጥያቄዝርዝር ከፍተኛ የአመጋገብ ዋጋ በረዶ የደረቀ ነጭ አስፓራጉስ የኛ ፍሪዝ የደረቀ ነጭ አስፓራጉስ ትኩስ እና የላቀ ነጭ አስፓራጉስ የተሰራ ነው።ፍሪዝ ማድረቅ የተፈጥሮ ቀለም፣ ትኩስ ጣዕም እና ኦሪጅናል ነጭ አስፓራጉስ የአመጋገብ እሴቶችን ይይዛል።የመደርደሪያ ሕይወት የበለጠ ተሻሽሏል። የኛ ፍሪዝ የደረቀ ነጭ አስፓራጉስ ወደ ሙሴሊ፣ ሾርባዎች፣ ስጋዎች፣ ሾርባዎች፣ ፈጣን ምግቦች እና ሌሎችም ሊጨመር ይችላል።የቀዘቀዙ ነጭ አስፓራጉስ ቅመሱ ፣ በየቀኑ አስደሳች ሕይወትዎን ይደሰቱ። ጥያቄዝርዝር ተፈጥሯዊ የኦሪጂናል ዕቃ አምራች ኦዲኤም ፋብሪካ አቅርቦት የደረቀ ቀይ ሽንኩርት ሻሎቶች በ flavonols እና polyphenolic ውህዶች የበለፀጉ ናቸው ፣ እነሱም በውስጣቸው ከሽንኩርት እና ነጭ ሽንኩርት የበለጠ መጠን አላቸው።በተጨማሪም የአመጋገብ ፋይበር፣ ፕሮቲን፣ ቫይታሚን ሲ፣ ፖታሲየም፣ ፎሌት፣ ቫይታሚን ኤ፣ ቫይታሚን B6 እና ማንጋኒዝ ይዘዋል የእኛ የቀዘቀዙ የደረቁ ሻሎቶች ትኩስ እና የላቀ ሻሎቶች የተሰሩ ናቸው።ፍሪዝ ማድረቅ የተፈጥሮ ቀለም፣ ትኩስ ጣዕም እና ኦሪጅናል ሻሎቶች አልሚ ዋጋን ይይዛል።የመደርደሪያ ሕይወት የበለጠ ተሻሽሏል። የኛ ፍሪዝ የደረቀ ፍሪዝ የደረቁ ሻሎቶች ወደ ሙስሊ፣ ሾርባዎች፣ ስጋዎች፣ ሾርባዎች፣ ፈጣን ምግቦች እና ሌሎችም ሊጨመሩ ይችላሉ።የቀዘቀዙትን የደረቁ የሾላ ሽንኩርት ቅመሱ ፣ በየቀኑ አስደሳች ሕይወትዎን ይደሰቱ። ጥያቄዝርዝር ከፍተኛ ጥራት ያለው የተፈጥሮ ጤናማ ፍሪዝ የደረቀ ደወል በርበሬ የኛ ፍሪዝ የደረቀ ቀይ/አረንጓዴ ደወል በርበሬ ከትኩስ እና የላቀ ቀይ/አረንጓዴ ደወል በርበሬ የተሰሩ ናቸው።ፍሪዝ ማድረቅ የተፈጥሮ ቀለምን፣ ትኩስ ጣዕምን፣ እና ኦርጅናል ደወል በርበሬን የተመጣጠነ እሴት ይይዛል።የመደርደሪያ ሕይወት የበለጠ ተሻሽሏል። የኛ ፍሪዝ የደረቁ ቀይ/አረንጓዴ ደወል በርበሬዎች ወደ ሙስሊ፣ ሾርባ፣ ስጋ፣ ድስ፣ ፈጣን ምግቦች እና ሌሎችም ሊጨመሩ ይችላሉ።የቀዘቀዘውን የደረቀ ደወል በርበሬ ቅመሱ ፣ በየቀኑ ደስተኛ ሕይወትዎን ይደሰቱ። ጥያቄዝርዝር ከፍተኛ ጥራት ያለው የምግብ ፍሪዝ የደረቀ ድንች ድንች የኛ ፍሪዝ የደረቁ ጣፋጭ ድንች ከትኩስ እና የላቀ ስኳር ድንች የተሰሩ ናቸው።ፍሪዝ ማድረቅ ተፈጥሯዊውን ቀለም፣ ትኩስ ጣዕም እና ኦርጂናል ጣፋጭ ድንች የአመጋገብ እሴቶችን ይይዛል።የመደርደሪያ ሕይወት የበለጠ ተሻሽሏል። የእኛ የቀዘቀዙ የደረቁ ጣፋጭ ድንች ወደ ሙስሊ፣ ሾርባዎች፣ ስጋዎች፣ ሾርባዎች፣ ፈጣን ምግቦች እና ሌሎችም ሊጨመር ይችላል።የቀዘቀዙትን የደረቀ ድንች ድንች ቅመሱ ፣ በየቀኑ አስደሳች ሕይወትዎን ይደሰቱ። ጥያቄዝርዝር የቻይና OEM ODM ፋብሪካ የቀዘቀዙ የደረቀ ካሮት የእኛ የቀዘቀዙ የደረቁ ካሮቶች ትኩስ እና የላቀ ካሮት የተሰሩ ናቸው።በረዶ ማድረቅ ተፈጥሯዊውን የካሮት ቀለም፣ ትኩስ ጣዕም እና የአመጋገብ ዋጋ ይይዛል።የመደርደሪያ ሕይወት የበለጠ ተሻሽሏል። የእኛ የቀዘቀዙ የደረቁ ካሮቶች ወደ ሙሴሊ ፣ ሾርባዎች ፣ ስጋዎች ፣ ሾርባዎች ፣ ፈጣን ምግቦች እና ሌሎችም ሊጨመሩ ይችላሉ ።የቀዘቀዙትን የደረቁ ካሮቶችን ቅመሱ ፣ በየቀኑ አስደሳች ሕይወትዎን ይደሰቱ። ጥያቄዝርዝር GMO ያልሆነ የቻይና ፋብሪካ አቅርቦት ፍሪዝ የደረቀ አፕል ፍሪዝ የደረቁ ፖም ከትኩስ እና የላቀ ፖም የተሰሩ ናቸው።ፍሪዝ ማድረቅ ምርጡ የማድረቅ መንገድ ነው፣ የተፈጥሮ ቀለምን፣ ትኩስ ጣዕምን እና ኦርጅናል ፖም አልሚ እሴቶችን ይይዛል።የመደርደሪያ ሕይወት የበለጠ ተሻሽሏል። ፍሪዝ የደረቁ ፖም ወደ ሙስሊ፣ የወተት ተዋጽኦዎች፣ ሻይ፣ ለስላሳዎች፣ ፓንትሪዎች እና ሌሎች ወደሚወዷቸው ሊጨመሩ ይችላሉ።የቀዘቀዙትን የደረቁ ፖምዎቻችንን ቅመሱ ፣ በየቀኑ አስደሳች ሕይወትዎን ይደሰቱ። ጥያቄዝርዝር ጥሩ ጣዕም ኮሸር የተረጋገጠ በረዶ የደረቀ ጣፋጭ በቆሎ የኛ የቀዘቀዘ የደረቁ ጣፋጭ በቆሎዎች ከትኩስ እና የላቀ ጣፋጭ በቆሎ የተሰሩ ናቸው።የደረቀ ፍሪዝ ማድረቅ የተፈጥሮ ቀለምን፣ ትኩስ ጣዕሙን እና ኦርጂናል ጣፋጭ በቆሎን አልሚ እሴት ይይዛል።የመደርደሪያ ሕይወት የበለጠ ተሻሽሏል። የእኛ የቀዘቀዙ የደረቁ ጣፋጭ በቆሎዎች ወደ ሙስሊ፣ ሾርባዎች፣ ስጋዎች፣ ፈጣን ምግቦች እና ሌሎችም ሊጨመሩ ይችላሉ።የቀዘቀዙ የደረቁ አረንጓዴ ባቄላዎችን ቅመሱ ፣ በየቀኑ አስደሳች ሕይወትዎን ይደሰቱ። ጥያቄዝርዝር ደህንነት የተፈጥሮ ቻይና አቅራቢ የደረቀ ሙዝ ቀዝቀዝ ፍሪዝ የደረቀ ሙዝ ከትኩስ እና የላቀ ሙዝ የተሰራ ነው።ፍሪዝ ማድረቅ ምርጡ የማድረቅ መንገድ ነው፣ የተፈጥሮ ቀለምን፣ ትኩስ ጣዕሙን እና የመጀመሪያውን ሙዝ አልሚ እሴት ይይዛል።የመደርደሪያ ሕይወት የበለጠ ተሻሽሏል። የቀዘቀዙ ሙዝ ወደ ሙስሊ ፣ የወተት ተዋጽኦዎች ፣ ሻይ ፣ ለስላሳዎች ፣ ፓንትሪዎች እና ሌሎች ወደሚወዷቸው ሊጨመር ይችላል።የቀዘቀዙትን የደረቁ ሙዞችን ቅመሱ ፣ በየቀኑ አስደሳች ሕይወትዎን ይደሰቱ። ጥያቄዝርዝር ምንም ተጨማሪ ጤናማ ትኩስ ሽያጭ የደረቀ ነጭ ሽንኩርትን ማቀዝቀዝ የእኛ የቀዘቀዙ የደረቁ ነጭ ሽንኩርቶች ትኩስ እና የላቀ ነጭ ሽንኩርት የተሰሩ ናቸው።ፍሪዝ ማድረቅ የተፈጥሮ ቀለምን፣ ትኩስ ጣዕምን እና ኦርጅናል ነጭ ሽንኩርትን አልሚ እሴትን ይይዛል።የመደርደሪያ ሕይወት የበለጠ ተሻሽሏል። የቀዘቀዙ የደረቁ ነጭ ሽንኩርቶቻችን ወደ ሙስሊ፣ ሾርባዎች፣ ስጋዎች፣ ሾርባዎች፣ ፈጣን ምግቦች እና ሌሎችም ሊጨመሩ ይችላሉ።የቀዘቀዙ የደረቁ ነጭ ሽንኩርቶቻችንን ቅመሱ፣ በየቀኑ ደስተኛ ህይወትዎን ይደሰቱ። ጥያቄዝርዝር ምንም ተጨማሪ ፕሪሚየም ፍሪዝ የደረቀ ጥቁር ከረንት የለም። ፍሪዝ የደረቁ ጥቁር ከረንት ከትኩስ እና የላቀ ጥቁር ከረንት የተሰሩ ናቸው።ፍሪዝ ማድረቅ ምርጡ የማድረቅ መንገድ ነው፣ የተፈጥሮ ቀለምን፣ ትኩስ ጣዕሙን እና ኦሪጅናል ጥቁር እንጆሪዎችን የአመጋገብ ዋጋ ይይዛል።የመደርደሪያ ሕይወት የበለጠ ተሻሽሏል። ፍሪዝ የደረቁ ጥቁር ከረንት ወደ ሙስሊ፣ የወተት ተዋጽኦዎች፣ ሻይ፣ ለስላሳዎች፣ ፓንትሪዎች እና ሌሎች ወደሚወዷቸው ሊጨመሩ ይችላሉ።የቀዘቀዙትን የደረቁ ጥቁር እንጆሪዎችን ቅመሱ ፣ በየቀኑ አስደሳች ሕይወትዎን ይደሰቱ።
ደጋጊሙ ክናዋሕ ዝጸንሐ ሃገራዊ ምርጫ ሶማል ኣብ ዝቃንዓሉ ዘሎ እዋን፡ ደቀንስትዮ ነቲ ባይቶ እታ ሃገር ዝጠልቦ ናይ 30% ዝተመደበ መናብር’ውን ክበጽሓኦ ኣይከኣላን። ኣደመንበር ማሕበር ደቂ ኣንስትዮ ሶማል ባትሎ ኣሕመድ ጋባሌ ነቲ ትማሊ ዝተዘኸረ ዓለምለኸ መዓልቲ ደቂ ኣንስትዮ ዝምጥን ብዙሕ ዘሐጉስ ዜና የብላን። ንሳ ብቀዳማይ ሚኒስትር መሓመድ ሮብለ ዝተሓጸየት ንነዊሕ እዋን ትፅቢት ክግበረሉ ዝፀንሐ ብተዘዋዋሪ ዝካየድ ምርጫ ሓገግቲ ሶማል ነቲ 30% መንበር ቤት ምኽሪ ብደቂ ኣንስትዮ ክተሓዝ ንዝግበር ፃዕሪ ንምዕዋት እዮ። ጋባሌ ደቂ ኣንስትዮ ተመረፅቲ ልዕልና ደቂ ተባዕትዮ ብዘሰጉሙ ክፋላት ማሕበረሰብ ተቃ፟ውሞ ከምዝገጠመን ትዛረብ ። ኣብቲ ምርጫ ዝተፈፀመን ክኸውን ብመምርሒ ክትግበርን ዝተሰማማዕናሉን ዝተፈላለየ እዩ ። ሰለስተን ካብኡ ንላዕሊ መንበር ንዝረክብ ነፍሲ ወከፍ ማሕበረሰብ ሓደ መንበር ንደቂ ኣንስትዮ ክህቡ እዩ ነይሩ ። ይኹን እምበር ኣብ እዋን ምርጫ ገለ ቁልፊ ግደ ዝነበርኦም መራሕቲ ብሄር ግን ደቂ ኣንስትዮ ንኸይምረፃ ዕንቅፋት ኮይኖም እዮም ትብል ። ካብ 275 መንበር ኣባላት ቤት ምኽሪ ሶማል 44 መናብር ጥራሕ እዮም ስጋብ ሕጂ ብደቂ ኣንስትዮ ተታሒዞም ። እቲ ዝተዋህበን 30% ትሑዝ መንበር ንኽበፅሓ መጋቢት 15 ኣብ ዝካየድ ምርጫ ተወሰኽቲ 40 ደቂ ኣንስትዮ ክምረፃ ይግባእ። ዛጊት ተሪፎም ዝርከቡ መናብራት ግን 26 ጥራሕ እዮም። ጋባሌ ካብዚ ንድሓር 30% ንምርካብ ምፅባይ ዘይመስል እዩ ትብል ። ብዙሓት ደቂ ኣንስትዮ ኣብ ምርጫ ክሳተፋ ተዳልየን እኳ'ተነበራ ክብረንን መሰለንን ተነፊገን እየን ። እዚ ድማ መራሕቲ ቦርድታት ምርጫን መራሕቲ ክልላትን ሕጊ ብምጥሓሶም ዝፈጠርዎ ፀገም እዩ ኢላ ። ወሃቢ ቃል ጉጅለ ከይዲ ምርጫ ሶማል ኣሕመድ ሳፊና እቲ ቦርድ ምርጫ ዝካኣሎ ገይሩ እዩ ይብሉ ። ንሶም 30% መንበራት ንደቂ ኣንስትዮ ጥራሕ እዩ ክከውን ዝግባእ: ሕጂ'ውን ኣብቲ ዝተረፈ 70% መናብር ልክዕ ከምቶም ደቂ ተባዕትዮ ክወዳደራ ይኸእላ እየን ኢሎም። ተመረፅቲ ደቂ ኣንስትዮ ሶማል ብወገነን ብሰንኪ ልዕልና ደቂ ተባዕትዮ ዘተባብዕ ኣተሓሳስባ ተመረፅቲ ብሄር ብዙሓት ደቂ ኣንስትዮ ክግለላ ኪኢለን እየን ይብላ። ዓይሻ ዑማር ገስዲር ሓንቲ ካብቶም ኣብ ደቡባዊ ማእከል ግዝኣት ሂርሻቤል ሶማል ንቤት ምኽሪ ዝተወዳደረት እያ። ብባሕላዊ እምነት ደቂ ኣንስትዮ መራሕቲ ብሄረን ክኮና ከምዝኽእላ ዘይኮነስ ኣብ ትሕቲ ሰብኡተን ኮይነን ከገልግላ እዩ ዘፍቅድ ትብል ። ኣብታ ንዓመታት ኲናት ሕድሕድን ቃልሲ ግብረሽበራን ዘይበለየላ ሶማል ደቂ ተባዕትዮ ኩሉ ጊዜ ኣብ ፖለቲካን ስልጣንን እታ ሃገር ዓብለልቲ እዮም ። ምርጫ ሶማል ቅድሚ ዓመት ክካየድ እንተነበሮ እውን ፕረዚደንት መሓመድ ዓብዱላሂ ፎርማጆን መሓዙቶምን ብቤትምኽሪ ኣቢሎም እዋን ስልጣኖም ክናዋሕ ድሕሪ ምግባሮም ናብ ህውከት ኣምሪሑ እዩ ። ንሱ ድማ ኣብ ዋና ከተማ ሞቃ፟ድሾ ሞት ዘኸተል ጎንፂን ዓለምለኸ ፀቅ፟ጢን ድሕሪ ምስዓቡ ክስረዝ ኪኢሉ። ካብኡ ንደሓር ኣብ ዝተፈላለዩ እዋናት ኣብ ሞንጎ እቶም ፕረዚደንትን ቀዳማይ ሚኒስትርን ብዝተልዓሉ ፖለቲካዊ ዘይምቅድዳዋት ምርጫ ሶማልያ እቲ ኣብ ዝሓለፈ ለካቲት 25 ክካየድ ተታሒዙ ዝነበረ ሓዊሱ ክናዋሕ ፀኒሑ እዩ ። እዚ ሓዱሽ እዋን ምርጫ በቲ ዝተትሓዘሉ ገደብ ጊዜ መጋቢት 15 እንተድኣ ዝሳለጥ ኮይኑ ብብብሄራቶም ዝተመርፁ ሓገግቲ ቀፃሊ ፕረዚደንት'ታ ሃገር ክመርፁ እዮም ተባሂሉ ትፅቢት ይግባር።
ማዶና አሜሪካዊ ዘፋኝ ፣ ተዋናይ እና የዘፈን ደራሲ ናት ፡፡ እሷም “የፖፕ ንግሥት” በመባል ትታወቃለች ፡፡ በኢንተርኔት ላይ የማዶናን የቆሸሸ ፎቶን ሳይመቱ ድንጋይ መወርወር አይችሉም የሚል ታዋቂ አባባል አለ ፡፡ የሚማርኩ ማዶና ትልፕስስ ሥዕሎች በድንገት ፈሰሱ ይህች ሴት የአህያዋን ጡት በማብራት እና ለተጠሙ ወንዶች pus pusን የምታበቅልባቸው ለብዙ ዶሮ ማሾፍ / ራስን ማምለክ ሥዕሎች ተወዳጅ ናት ፡፡ ዛሬ ምስኪን ማዶና እሷ የነበረችበት የፍትወት ላስ አይደለም ፡፡ አጥጋቢ የማዶና ጫፎችን + ይመልከቱ-አማካኝነት ስዕሎች ተለቀቁ በጭንቀት ለመቆየት ፣ ለማቀዝቀዝ እና ለመከሰት በጣም ተስፋ በመቁረጥ (ዕድሜያቸው ከ 55 ዓመት በታች የሆነ ማንም አይጠቀምባቸውም) አግባብነት ያላቸውን የተለያዩ ሙከራዎችን በጥብቅ ትመክራለች - እና ብዙውን ጊዜ በክርን ላይ ወድቃ ትጨርሳለች ፡፡ የሙቅ ማዶና ጉጦች + አህያ ብቸኛ ምስሎች ልክ አያቶችዎ ፌስቡክን በመቀላቀል ጓደኛዎ እንደጠየቁዎት ነው። በድንገት እርስዎ የሚያደርጉት ነገር ሁሉ አስጸያፊ እና አስፈሪ እንደሆነ ይሰማዎታል። ስለዚህ በእርግጥ ማዶና ተመሳሳይ ነገሮችን መሞከሩዋን ቀጥላለች ፡፡ የእሷ የቅርብ ጊዜ በኢንስታግራም ላይ ነው ፡፡ ዝርዝር ሁኔታ
የወራት ህዝባዊ አመጽን ተከትሎ በሀገሪቱ ጦር ባለፈው ዓመት ከስልጣን የወረዱት የ75 ዓመቱ አል-ባሽር በሚሊዮኖች የሚቆጠር የአሜሪካ ዶላር፣ ዩሮ እና የሱዳን ፓውንድ በቤታቸው ተገኝቷል በሚል ህገወጥ ገንዘብ ይዞ በመገኘት የሙስና ወንጀል ነው ቅጣቱ ዛሬ ታህሳስ 04 ቀን 2012 ረፋድ ላይ የተወሰነባቸው፡፡ እድሜው ከ70 ዓመት በላይ የሆነ ግለሰብ በሱዳን ህግ መሰረት እስር ቤት የማይገባ በመሆኑ አል-ባሽር በተለየ ማህበራዊ ማሻሻያ የማረሚያ ማእከል እንዲቆዩ ይደረጋል ነው የተባለው፡፡ በካርቱም በነበረው የፍርድ አሰጣጥ ሂደት ወቅት በፕሬዝዳንቱ ወገን ፍርድ ቤት የተገኙ ጠበቆች እና የህግ አካላት ውሳኔውን በመቃወም ከዳኛው ጋር ጸብ ውስጥ በመግባት ከአዳራሹ እንዲወጡ ተደርገዋል፡፡ የፕሬዝዳንቱ ተከላካይ ጠበቆች ዳኛውን ፖለቲከኛ እንደሆነ በመጥቀስ ውሳኔውን ፖለቲካዊ እያሉ ሲያጣጥሉ ተሰምተዋል፡፡ ባለፈው ሚያዝያ ወር ከስልጣናቸው በግድ የተነሱት ፕሬዝዳንት አል-ባሽር ከሙስና ወንጀል በተጨማሪ በሌሎች ወንጀሎችም የተከሰሱ ሲሆን በቀጣይነት እንደ አውሮፓውያኑ በ1989 ወደስልጣን የመጡበት የመፈንቅለ መንግስት ክሳቸው ይታያል ተብሎ ይጠበቃል፡፡ በዚህም ወንጀለኛ ሆነው ከተገኙ ከዛሬው የሁለት ዓመት እስር ብያኔ ጋር ተደምሮ ውሳኔው እንደሚተገበር ነው ዘገባዎች የሚያመለክቱት፡፡ ከስልጣን እንዲነሱ ምክኒያት በሆነው በ2019ኙ ህዝባዊ አመጽ ህይወታቸውን ካጡ ዜጎች ጋር በተያያዘም ሶስተኛ ተጨማሪ ክስ ሊጠብቃቸው ይችላል ተብሏል፡፡ እነዚህ ክሶች ተደማምረው የቀድሞውን ፕሬዝዳንት ቅጣት ሊያከብዱት እንደሚችሉ ይታመናል፡፡ አለማቀፉ የወንጀለኞች ፍርድ ቤት (አይሲሲ/ICC) ከዳርፉር ጭፍጨፋ ጋር በተያያዘ በዘር ማጥፋት እና የጦር ወንጀለኝነት ክስ መስርቶባቸው ለአመታት በጥብቅ ቢፈልጋቸውም የሀገሪቱ ጦር አሳልፎ እንደማይሰጣቸው አስታውቋል፡፡
ከተጀመረ ወራትን ያስቆጠረውና ከሁለት መቶ በላይ ሰዎች በጭካኔ ለመገደላቸው መረጃ የሚቀርብበት ሕዝባዊ ንቅናቄ አሁንም በተለያዩ የኦሮሚያ ከተሞች ቀጥሎዋል። ኢህአዴግ በአፈቀላጤዎቹ አማካኝነት “ሰልፍ የወጣ የለም፣ ከተማችን ሰላም ነው፣ የተገደለ የለም፣ . . .” በማለት የማስተባበያ ሙከራው በራሱ ሹሞች ሲጨናገፍ በተደጋጋሚ ይስተዋላል። በሌላ በኩል በፌዴራልና በአግአዚ መራር ሰቆቃ እየደረሰበት ያለው ሕዝብ “ባርነት በቃን፣ ግድያው ይቁም፣ የታሰሩት ይፈቱ፣ . . .” የሚሉ መፈክሮችን እያነገበ ሰላማዊ ተቃውሞውን ቀጥሎዋል። የአሜሪካ ድምጽ ሬዲዮ ባለፉት ሦስት ቀናት የተከሰተውን ያቀረበው ዘገባ ከዚህ በታች ይገኛል። ባለፈው ሐምሌ ወር ከአምቦ ወደ አዲስ አበባ ተወስዶ ታስሮ እንደነበርና ታሞ ቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ህክምና ላይ ሳለ ህይወቱ እንዳለፈ የተነገረው ተማሪ አብደታ ኦላንሳ ቀብር ዛሬ (ረቡዕ) አምቦ ከተማ ተፈጽሟል። በስልክ ያነጋግርናቸው ነዋሪ ትናንት ማታ የወጣቱን አስከሬን ለመቀበል በወጣ ህዝብ ላይ የጸጥታ ሃይሎች ድብደባ አድርሰዋል። ወደ ሰማይ ሲተኩሱም ነበር። አንድ ሰው በጥይት ተመትቶ ተገድሏል ብለዋል። ስማቸው እንዲጠቀስ ያልፈለጉ የአምቦው ነዋሪ አስከትለውም ዛሬ በቀብሩ ላይም እንዲሁ የከተማው ነዋሪ በብዛት ወጥቶ እንዳይቀብረው ለማስተጓጎል ወታደሮች በተለይ ወጣቶችን መኪና ላይ እየጫኑ ወስደዋቸዋል ብለዋል። ወደ ቀብሩ ጉዞ ላይ የነበረ ወጣት በጥይት መገደሉን ገልጸውልናል። ትናንትና ደግሞ በአምቦ ዩኒቨርስቲ አዋሮ ግቢ አጠገብ የአንድ ወጣት አስከሬን ተገኝቷል ብለዋል። የአምቦ ወረዳ አስተዳዳሪ አቶ አሰፋ ሂርኮ አምቦ ውስጥ ተገደሉ የተባለውን አስተባብለዋል። ባልደረባችን ጃለኔ ገመዳ አነጋግራቸው ነበር ። “ባለው መረጃ አምቦ ውስጥ የተገደለ ሰው የለም አዲስ አበባ ከተማ ታሞ የሞተ ሰው አአስከሬኑ አምቦ ገብቶ ዛሬ ተቀብሯል ። ለበለጠ መረጃ የአምቦ ከተማ ከንቲባውን አነጋግሩ” ሲሉ ቢመሯትም ከንቲባ ዱጋሳ ኦሉማ በእጅ ስልካቸው በተደጋጋሚ ተደውሎ አላነሱትም። አዲስ አበባ ቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሞቶ ዛሬ ተቀበረ ስለተባለው ወጣት አብደታ ኦላንሳ ጉዳይ ሆስፒታሉ መዝገቡን ተመልክቶ ነገ ማብራሪያ ሊሰጥ ቀጠሮ ሰጥቷል። ይህ በእንዲህ እንዳለ ከድሬደዋ ዩኒቨርስቲ ሶራ ሃለኬ ባገኘው መረጃ ደግሞ ፌደራል ፖሊሶች የተማሪዎች መኝታ ቤቶች እየገቡ ጭካኔ የተመላበት ድብደባ አካሂደዋል ብዙ መቶዎች አስረው ወስደዋል። ስሜን አትግለጡ ያለው ተማሪ፣ ተማሪዎች ያሉትን ለማጣራት ወደ ከተማዋ ባለስልጣናት በተደጋጋሚ ደውሎ እንዳልተሳካለት ባልደረባችን ሶራ ሃላኬ በዘገባው አመልክቷል። በምዕራብ አርሲ ሻሸመኔ ደግሞ የከተማው መሰናዶ ትምህርት ቤት ተማሪዎች “የመብት ጥያቄ በማንሳታቸው ምክንያት የታሰሩ ተማሪዎች ይፈቱ” “ ግድያው ይቁም” በማለት ትናንትናና ዛሬ ሰልፍ ወጥተዋል ሲሉ “ስማችንን እንዳትገልጹብን” ያሉ ተማሪዎች ለባልደረባችን ቱጁቤ ሆራ ገልጸውላታል። በሰላም ነበር ሰልፉ የሚካሄደው የመንግሥት ሃይሎች በተኑት፣ የተወሰኑ ተማሪዎች ተደበደቡ፣ የታሰሩም አሉ ያለው ተማሪ እኔም ራሴ ከተደበደቡት አንዱ ነኝ ብሏል። “የሃሮማያ እና የጅማ ተማሪዎች እንዲሁም በአምቦ ተማሪዎች መገደላቸውን በመቃወም፣ ድርጊቱ ይቁም ትግላችን ይቀጥላል ብለን ድምጻችንን ስናሰማ ነበር” ሲል ገልጿል። የሻሸመኔ ከተማ የአስተዳደር እና ደህንነት ሐላፊ አቶ ስንታየሁ ጥላሁን ግን ሃሰት ነው ይላሉ ። “ሰልፍ የወጣ የለም። ሰልፍ ማካሄድ ተፈቅዷል፣ ግን የወጣም የለም የታሰረም የለም፣ ተማሪዎች እየተማሩ ናቸው። መማር የፈለገ ይማራል፣ የማይፈልገውን ግን አናስገድድም መብቱ ነው” የሚል ምላሽ ሰጥተዋል። አቶ ስንታየሁ አንዳንድ ጥያቄ ያነሳ ሊኖር ይችላል ብለው ነበርና ቱጁቤ ምን ጥያቄ ነው ያነሱት? ብትል “ማለት የጠየቁት እኮ ነገር የለም ቢሯችን የደረሰው መረጃ የለም ከተማውም ሰላም ነው” እንዳሏት አክላ ጠቅሳለች። በሌላ በኩል በምእራብ ሃረርጌ በአዳ ቡልቱም ወረዳ በዴሳ ከተማ ከትላንት በስቲያ ከቀኑ ስድስት ሰዓት ላይ ሕብረተሰቡ “ባርነት በቃን” የሚል መፈክር አንግቦ ለተቃዉሞ እንደወጣ መንግስት ጥቃት እንዳያደርስብኝ ሰሜ አይገለጥ ያሉ የሰልፉ ተካፋይ ለአፋን ኦሮሞ ዝግጅት ክፍል ገልጸዋል። በቀለ ገርባና በቀለ ነጋ ይፈቱ፣ የታሰሩ ተማሪዎች ሁሉ ይፈቱ ማስተር ፕላን ይሰረዝ የሚል በራሪ ወረቀቶች ይዘዉ ነዉ የወጡት። መንግድ ላይ የከተማዋ ካቤኒ አባል መሃመድ ሰይድ መጥቶ ወረቀቶችን ከእጃቸዉ ነጥቆ ሲበትን ሰልፈኞቹ ደበደቡት። ፌዴራል ፓሊሶችና አዳማ በታኝ ሃይሎች አሁን ያገኙትን ሁሉ እያወከቡና እያሰሩ ነዉ ፣ አግአዚዎችም ገብተዋል። የባዴሳ ከተማ ካቢኔ አባል አቶ መሃመድ ሰይድ የበኩላቸዉን እንዲገልጹልን ሰልክ ደዉለንላቸዉ ነበር አያነሱም። በምእራብ ሃረርጌ ሂርና ከተማ ለአንድ ሳምንት ያክል ሲካሄድ የሰነበተዉ ተቃዉሞ የመከላከያ ሰራዊት አባላትና አድማ በታኞች በወሰዱት እርምጃ ወደ ለየለት ጦርነት ተቀይሯል ይላሉ ስማቸዉ እንዳይጠቀስ በመጠየቅ የኦሮሚኛ ቋንቋ ክፍልን ያነጋገሩ የሰልፉ ተካፋይ። “ሰላማዊ ሰልፍ ነበር የተጀመረዉ። መከላከያ ሰራዊት አምጥተዉ በሰላም የጀመርነዉ ትግላችንን ወደ ጦርነት ቀየሩት። በጥይትና በእንባ አስመጪ ጋዝ እየደበደቡን ነዉ። አጋአዚ ሁሉ አምጥተዉ ወንድ ሴት ሳይሉ በሒርና ከተማ ያለ ነዋሪ በር ሰብረዉ በመግባት እያሰሩ እየገረፉ ነዉ” ብለዋል። በዛሬዉ የጸጥታ ሃይሎች ጥቃት ቁጥራቸዉ በዉል የማይታወቅ ሰዎች ቆስለዋል ብለዋል የሰልፉ ተካፋይ ነኝ ያሉት የዓይን እማኝ። ካሁን በፊት በጽኑ የቆሰሉ ሶስት ሰዎች ጭሮ ሆስፒታል እንደሚገኙ ተናግረዋል። የሂርና ከተማ ከንቲባ አቶ ከድር አቦዶ በበኩላቸዉ ከተማዋ ሰላም ናት ይላሉ። “አይ እየታሰሩ ያሉ ሰዎች የሉም። ዉሸት ሊሆን ይችላል፣ እስካሁን የታሰረ ሰዉ የለም ከተማችን እስካሁን ሰላም ናት፥ ይህ ሁሉ ዉሸት ነዉ” ብለዋል። ትላንት በምእራብ ሃረርጌ የአሰቦት ከተማ ተማሪዎች የከተማዋ ባንክ ቤት ፊት ለፊት ቆመዉ የአዲስ አበባና የፊንኒኔ ዙሪ የተቀናጀ ማስተር ፕላን ተቃዉሞ ማሰማታቸዉን የቪኦኤ የአፋን ኦሮሞ ክፍል ባልደረቦች ሰልፉን የተካፈትን በማነጋገር ዘግቧል። የከተማዋ ፖሊሶችን ባለስልጣናት ተኩስ በማሰማት ሰልፉን መበተናቸዉም ታዉቋል፣ የቆሰለ ሰዉ ግን የለም። የአፋን ኦሮሞ ክፍልን ያነጋገረ አንዱ ተማሪ በአሰቦት ከሰዓት በሁዋላ ከ6 – 9 ሰዓት ሁለተኛ ዙር በተካሄደ ተቃዉሞ ላይ የከተማዋ ነዋሪዎች፣ ነጋዴዎች ለገበያ የወጡ አርሶ አደሮች መቀላቀላቸዉን ገልጿል። “ከዚያ በሁዋላ ሶስት መኪና ሙሉ የመከላከያ አባላት ወደ ከተማዋ ገብተዉ ተኩስ ከፈቱ፥ ተኩስን በመጋፈጥ ተማሪዎቹና ሕዝቡ ድንጋይ በመወርወር ተከላከል በተወረወሩ ድንጋዮች የተጎዱ የመከላከያ አባላት አሉ” በማለት በከተማዋ የነበረዉን ሁኔታ አብራርቷል። ተከትሎም የጸጥታ ሃይሎች ቤቶችን ሰብረዉ ገብተዉ ተማሪዎችን ለቅመዉ አስራዋል ብሏል። ትናንት በዚሁ በምእራብ ሃረርጌ ጡጢሲ በሚባል ከተማና የዳሮ ገጠር ነዋሮዎች የተቃዉሞ ስልፍ ማከሃዳቸዉን ስሙ እንዳይጠቀስ የጠየቀ የከተማዉ ነዋሪ ገልጿል። ጥያቄአቸዉም “አቶ በቀለ ገርባ እና የታሰሩት ሁሉ ይፈቱልን ኦሮሞ የሃገር ባለቤት ነዉ በማለት ሴት ወንድ ሳይል ነዉ ሁሉም ለተቃዉሞ የወጣዉ። ተማራዎች አልተካፈሉም። አርሶ አደሮች የአገር ሽማግሌዎች ናቸዉ ልጆቻችንን አትሰሩብን” በማለት ለተቃዉሞ የወጡት። በጡጢሲ ተቃዉሞዉ በሰላም ቢጠናቀቅም፣ ፖሊሶች ብዙዎችን ቁጥጥር ስር እንዳዋሉ ተገልጾል። የምእራብ ሃረርጌ አስተዳዳሪ አቶ አልይ ኡመር የአሰቦት ከተማ ከንቲባ አቶ ቶፈቅ አልህ እና የከተማዋ ሰላምና መረጋጋት ሃላፊ አቶ አደም ሲራጅን ለማነጋግር የተደረገዉ ሙከራ አልተሳካም። የኢትዮጵያ ማስታወቂያ ሚኒስትር አቶ ጌታቸዉ ረዳ በኦሮሚያ ሰላማዊ ሰልፍ እንደተጀመረ፣ ተቃዋሚዎቹ የታጠቁና የመንግስት ባለስልጣናትን፣ መሳሪያ ያልያዙ የጸጥታ ሃይሎችን፣ ገበሬዎችንና፣ ሕዝብን የሚያሸብሩ ናቸዉ ማለታቸዉን ሮይተርስ ባለፈዉ ታህሳስ አራት ዘገባዉ ጠቅሷል።
ወደደቡባዊቱ የዩናይትድ ስቴትስ ክፍለ ሃገር ወደፍሎሪዳ እየነጎደ ያለው ዝናብ አዘል የውቅያኖስ ማዕበል “ሃሪኬይን ማይክል” ሌሊቱን ጉልበቱን አጠናክሮ ክፍለ ሃገርዋ ሰርጥ እየገሰገሰ ነው። ዋሺንግተን ዲሲ — ወደደቡባዊቱ የዩናይትድ ስቴትስ ክፍለ ሃገር ወደፍሎሪዳ እየነጎደ ያለው ዝናብ አዘል የውቅያኖስ ማዕበል “ሃሪኬይን ማይክል” ሌሊቱን ጉልበቱን አጠናክሮ ክፍለ ሃገርዋ ሰርጥ እየገሰገሰ ነው። የአየር ሁኔታ ትንበያ አዋቂዎች ማዕበሉ ከባድ ጥፋት የሚያደርስ ዝናብ ሊጥል እንደሚችል ነዋሪዎቹን እያስጠነቀቁ ናቸው። ማዕበሉ ዛሬ ረቡዕ ሌሊቱን በሰዓት በ230 ኪሎ ሜትር ፍጥነት ሲነጉድ እንደነበር ተገልጿል ። በአካባቢው ፈጥኖ የውሃ ሙላት እየተፈጠረ መሆኑን የአየር ሁኔታ ተከታታዮቹ አስጠንቅቀዋል።
ሴሉሎስ እና ቺቲን, በአለም ላይ በጣም የተለመዱት ባዮፖሊመሮች, በእጽዋት እና በክሩስታሴን ዛጎሎች (በሌሎች ቦታዎች), በቅደም ተከተል ይገኛሉ.የጆርጂያ የቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ሳይንቲስቶች አሁን ሁለቱን በማጣመር ከፕላስቲክ ከረጢቶች ጋር የሚመሳሰሉ የምግብ ማሸጊያዎችን ለማምረት የሚያስችል ዘዴ ፈጥረዋል። በፕሮፌሰር ጄ. ካርሰን ሜሬዲት የሚመራው የምርምር ቡድኑ ከእንጨት የሚመነጨውን ሴሉሎስ ናኖክሪስታሎች እና ከሸርጣን ዛጎሎች በውሃ ውስጥ የሚወጡትን ቺቲን ናኖፋይበርን በማገድ እና ከዚያም በተለዋዋጭ ንብርብሮች ውስጥ መፍትሄውን ባዮቫይል ላይ በመርጨት እየሰራ ነው።ይህ ቁሳቁስ የሚመረተው እንደገና ጥቅም ላይ በዋለ ፖሊመር ንጣፍ ላይ ነው - ጥሩ አሉታዊ የተከሰሱ ሴሉሎስ ናኖክሪስታሎች እና አወንታዊ ቻቲን ናኖፋይበርስ ጥምረት። አንድ ጊዜ ከደረቀ እና ከተላጠ በኋላ የተገኘው ግልጽ ፊልም ከፍተኛ የመተጣጠፍ ችሎታ, ጥንካሬ እና ብስባሽነት አለው.ከዚህም በላይ፣ ምግብ እንዳይበላሽ ለመከላከል ባህላዊ ያልሆኑ ብስባሽ ያልሆኑ የፕላስቲክ መጠቅለያዎችን ሊበልጥ ይችላል።"ይህ ቁሳቁስ የተነፃፀረበት ዋናው መለኪያ ፒኢቲ ወይም ፖሊ polyethylene terephthalate ነው, ይህም በሽያጭ ማሽኖች እና በመሳሰሉት ግልጽ ማሸጊያዎች ውስጥ ከሚታዩት በጣም ከተለመዱት በፔትሮሊየም ላይ የተመሰረተ ቁሳቁሶች አንዱ ነው" ብለዋል ሜሬዲት."የእኛ ቁሳቁስ ከአንዳንድ የ PET ዓይነቶች ጋር ሲነፃፀር በ 67 በመቶ የኦክስጅንን የመተላለፊያ መጠን ይቀንሳል, ይህም ማለት በንድፈ ሀሳብ ምግብን ረዘም ላለ ጊዜ ሊቆይ ይችላል." የመተላለፊያው መጠን መቀነስ በ nanocrystals መኖር ምክንያት ነው."የጋዝ ሞለኪውል ወደ ጠንካራ ክሪስታል ውስጥ መግባቱ አስቸጋሪ ነው, ምክንያቱም ክሪስታል አወቃቀሩን መጣስ አለበት" ሲል ሜሬዲት ተናግሯል."በሌላ በኩል፣ እንደ ፒኢቲ ያሉ ነገሮች ብዙ የማይዛባ ወይም ክሪስታላይን ያልሆኑ ይዘቶች ስላሏቸው ለአነስተኛ የጋዝ ሞለኪውሎች በቀላሉ ለማግኘት ብዙ መንገዶች አሉ።" በስተመጨረሻ፣ ባዮፖሊመር ላይ የተመሰረቱ ፊልሞች በአሁኑ ጊዜ ባዮሎጂካል ያልሆኑትን የፕላስቲክ ፊልሞችን በመተካት ብቻ ሳይሆን በፋብሪካዎች ውስጥ የሚፈጠሩ የእንጨት ቆሻሻዎችን እና የባህር ምግቦች ኢንዱስትሪዎች የሚጣሉ የሸርጣን ዛጎሎችን መጠቀም ይችላሉ።እስከዚያው ድረስ ግን እቃውን በኢንዱስትሪ ደረጃ ለማምረት የሚወጣው ወጪ መቀነስ አለበት.
ጉጅለ ህግዲፍ ኣብ ዝተፈላለዩ ግዝያት፡ ብዛዕባ ዝተፈላለዩ ጉዳያት ዝኣተዎ ቃል እንዳዓጸፈ ዝመጸን ብኣኡ ዝቕጽል ዘሎን እዩ። በብእዋኑ ንልኡላውነት ኤርትራ ዘለዎ ትብዓት፡ ሕገመንግስታውን ዲሞክራስያውን ስርዓት ንምትካል ዘለዎ ቅሩብነት፡ ንኤርትራ ብቁጠባ ንምምዕባላ ዘኽእል ፖሊሲ ከም ዘለዎ ኣምሲሉ ደጋጊሙ ክመባጻዕ ጸኒሑ። በብእዋኑ ናይ ህዝቢ ጸገም ከም ዝፈትሕ ንሓንሳብ ናይ ኣዋርሕ ንሓንሳብ ድማ ናይ ዓመታት ቆጸራ ክሕዝ’ውን ይስማዕ። ሕሉፍ ሓሊፉ ኣብ ጥራሕ ጐልጐል ንኤርትራ ኣብ ቀረባ ግዜ ከም ሲንጋፖር ክንገብራ ኢና ክብል ከም ዝጸንሐ እውን ዘይርሳዕ እዩ። ብግብሪ ግና እዚ ኩሉ ተጠሊሙስ፡ ኤርትራ ከምቲ ዝጸናሓቶ ምቕጻልስ ይትረፍ መሊሳ እያ ዓንያ። እዚ ጉጅለ ምእንቲ ልኡላውነት ሃገር ከይድፈር ብቐዳማይ ደረጃ ከም ዝሰርሕ ብተደጋጋሚ ቃል ኣትዩ። ነዚ ኣብ ግብሪ ንምውዓል ዘኽእል ብቑዕ ዓቕሚ ሰብ ንምድላብ ብዝብል’ውን፡ ነቲ ደሓር ናብ “ግዱድ ዕስክርናን ባርነትን” ዝማዕበለ ሃገራዊ ኣገልግሎት ኣውጁ፡ ነቲ ሎሚ ናብ ዓብይ ቤት ማእሰርቲ ተቐይሩ ዘሎ፡ መደበር ታዕሊም ሳዋ መስረቱ። ድሒሩ ከኣ ብምስምስ “ልኡላውነት” ምስ ኢትዮጵያ ውግእ ከፊቱ፡ ዓሰርተታት ኣሸሓት ኤርትራውያን መንእሰያት ኣወዲኡ። እዚ ብዙሕ ናይ ውዲት ኣጀንዳታት ዝነበሮ ክነሱ፡ “ጉዳይ ዶብ ኤርትራን ኢትዮጵያን” ዝተሰየመ ወግእ ምስተወደአ፡ ናብቲ ቅድሚ ውግእ ክኸዶ ዝነበሮ ቤት ፍርዲ ዘሄግ ከይዱ። በቲ ቤት ፍርዲ ከኣ ቀያድን ናይ መወዳእታን ብይን ተዋሂብዎ። ኣብቲ ብይን እታ ውግእ ዝተጀምረላ ባድመ ንኤርትራ ስለ ዝተዋበት፡ ኤርትራ ዝረተዓትሉ መሲሉ ቀሪቡ እምበር፡ ዝኸሰረቶ’ውን ኣለዋ። እንተኾነ ናይ መወዳእታን ቀያድን እንከሎ ኣብቲ እዋኑ ኣይተተግበረን። ኣብቲ ሽዑ እዋን ኢስያስ ኣፈወርቂ ብዘይምትግባር እቲ ብይን ብውሽጡ ሕጉስ ክነሱ፡ ናይ ዘይምትግባሩ ጠንቂ መንግስቲ ኢትዮጵያ ምንባሩ ብምጥቃስ፡ ናይ ኤርትራ ልኡላውነት ሓላይ መሲሉ ክረኤ ፈቲኑ። ብዙሓት ውሽጡ ዘይፈለጡ ግሩሃት ኤርትራውያን ከኣ “እዚ ሰብኣይ ብህይወቱ እንከሎ እዛ ዶብ እንተዘይ ተመልኪታ ደሓር ኣይክንረኻብ ኢና” ክብሉ ይስምዑ ነይሮም። ኢሳያስን ጉጅለኡን ነዚ ብውሽጦም ዘይኣመንሉ ልኡላውነት ኤርትራ ሸፊጦም፡ ንኹሉ ናይ ህዝብና ሕገመንግስታዊ፡ ዲሞክራስያዊ፡ ቁጠባውን ማሕበራውን ናይ ለውጢ ጠለባት፡ “ብሰንኪ መንግስቲ ኢትዮጵያ ኣብ ናይ ኣይሰላም ኣይውግእ መድረኽ ስለ ዘለና ቀዳምነትና ኣይኮነን” ክብልዎ ጸኒሖም። ህዝብና ከኣ እዚ እውን ከምቲ ናይ ቅድሚ ሕጂ ንመሸፈንን መህደምን ከይከውንኳ ስግኣት እንተነበሮ፡ ንክብሪ እቲ ብሓያል ህዝባዊ መኸተ ዝመጸ ልኡላውነት ዕንቅፋት ንዘይምዃን ልቡዝልቡ “ሕራይ ክሳብ ኩነታት ዝቕየር ንጽምም” ብዝብል ተጸብይዎ። እዚ ከምዚሉ እንከሎ፡ ቅድሚ ክልተ ዓመታት ኣብ ኢትዮጵያ መስርሕ ለውጢ ተቐልቂሉ። እቲ ለውጢ ዘምጸአ ሓይሊ ንህዝቢ ኢትዮጵያ ብዛዕባ ብዙሓት ጉዳያት ቃል ኣትዩሉ። እቲ ዝኣተዎ ቃል ኣተግቢርዎዶ ወይስ ከም ኢሳያስ ይጠልሞ ኣሎ፡ ምስ ህዝቢ ኢትዮጵያ ዝጸባጸበሉ ዘሎ እዩ። እቲ ብዶ/ር ኣብይ ኣሕመድ ዝምራሕ ናይ ኢትዮጵያ ለውጢ፡ ኣብቲ ንኤርትራ ዝምልከት “ቀያድን ናይ መወዳእታን ብይን ዶብ ኤርትራን ኢትዮጵያን ብዘይቅድመ-ኩነት ተቐቢለዮ ኣለኹ” ኢሉ። ኣብ መንጎ “ተቐቢለዮ ኣለኹን” “ኣተግቢረዮን” ፍልልይ ስለ ዘሎ’ኳ ብዙሓት ኤርትራውያን ከም ውዱእ ሓቂ እንተዘይወሰድዎ፡ ገለ ወገናትና ግና ንኢስያስን ጉጀለኡን ኣብ ኣጀንዳ ኤርትራዊ ልኡላውነት ዘየለዉ ክንሶም፡ ጉዳይ ዶብ ናብ ሓድሽ ኢሳያስ “ክቃለሰሉ” ዝጸንሐ መድረኽ ከም ዝሰገረ ገይሮም ክወስድዎ ተራእዮም። ኢሳያስ ሆየ፡ ኣብ ክንዲ “እምበኣር ነቲ ንዝምድናና ናብ ንቡር ምምላስ መሰረት ዝኾነና ጉዳይ ዶብ ናይ መወዳእታ መልክዕ ነትሕዞ” ኣይበለን። ብኣንጻሩ ነቲ ንህዝብና ጀሆ ሒዘሉ ዝጸንሐ ጠንጢኑ፡ ነቲ ገለ መንግስታት “ምስ ኢትዮጵያ ዝምድናኹም ናብ ንቡር ምለሱ” ክብልዎ እንከለዉ፡ “ዶብ ከይተጠረረ ዝምድና ኤርትራን ኢትዮጵያን ናብ ንቡር ይመለስ ምባል ኣሽካዕላል እዩ” ዝብል ዝነበረ ልሳኑ ዓጺፉ፡ “ጉዳይ ዶብ ቀዳምነትና ኣይኮነን” ኢሉ። በዚ ኣየብቀዐን፡ ነቲ ልኡላውነት ኤርትራ ቀዳምነትና ኣይኮነን ዝበሎ ዝያዳ ንምድማቕ፡ “ነቲ ናይ 30 ዓመታት ቃልስና ምእንቲ ናጽነት ኣብ ትርጉም ዘየብሉ ዝባኸነ ግዜ፡ ነቲ ኣብቲ ምእንቲ ልኡላውነት ዝተኻየደ ዳሕረዋይ ውግእ ዝተኸፈለ ውጋ ኣይከሰርናን፡ ንኤርትራዊ ሃገርነት ክሒዱ ከኣ ኤርትራን ኢትዮጵያን ክልተ ሃገራትን ህዝብታትን ዝብሉ ነቲ ሓቅን ታሪኽን ዘይፈልጡ እዮም” ኢሉ። እዚ ከኣ ናይቶም ብተኸታታሊ ክፍጽሞም ዝጸንሐ ጥልመታት መቐጸልታን ዝለዓለን እዩ። እዚ ኹሉ ምዕልባጥን ሽንኮለልን ዘብረሃልና ሓቂ፡ ዲክታቶር ኢስያስ ንጉዳይ ልኡላውነት ከም መቃመሚ ንካልእ ውዲታቱ ዝጥቀመሉ ተዘይኮይኑ፡ ከም ነብሱ ዝኸኣለ ናይ ኤርትራን ህዝባን ናይ ህልውና ዓንዲ ዘይወስዶ ምዃኑ እዩ። ኢሳያስ ንጉዳይ ዶብ ዘገድሶ ነይሩ እንተዝኸውን፡ ምስቲ “ብይን ዶብ ኤርትራን ኢትዮጵያን ብዘይቅድመ-ኩነት ተቐቢለዮ ኣለኹ” ዝበለ መራሒ ኢትዮጵያ ቀዳማይ ሚኒስተር ኣብይ ኣሕመድ ክተሓሳሰብን ኣትሪሩ ሒዙ ከተግብርን መተገብኦ። ኣብቲ መስርሕ ጉዳይ ዶብ ከተግብር ቅሩብ ዘይኮነ ኢትዮጵያዊ ወገን እንተኣጋጢሙ ናይ ምውጋኑ ሓላፍነት ናይ መንግስቲ ቀዳማይ ሚኒስተር ኣብይ መኾነ። ኢሳያስ ግና ካብዚ ሓሊፉ፡ እቲ ጉዳይ ናይ ምትግባሩ ድሌት ስለ ዘይነበሮ ነቲ መስርሕ ናብ ሕንፍሽፍሽ ንምእታዉ ኣብ ዘይጉዳዩ ኣትዩ “እቲ ጸወታ ተወዲኡ (game is over ) ብዝብል ዓምጣሪ ኣተሓሳስባ ንጉዳይ ዶብ ምስ ሕዱር ቅርሕቱ ደዋዊሱ ከም ዘይትግበር ገይርዎ። ኣብዚ ሕጂ እዋን ኣብ ኢትዮጵያ እቶም ሰብ ዋኒን ኢትዮጵያውያን’ውን እንታይ ዓይነት ኢሎም ከም ዝስይምዎ ዘጸገሞም ኣብ መንጎ ፈደራላዊ መንግስትን ክልላዊ መንግስቲ ትግራይን ሓደገኛ ውግእ ዝተኸፍተሉ ኩነታት ንርከብ ኣለና። ኢሳያስ ምዝራግ ሰላምን ኣብ ውግእን ወረ ውግእ ምንባርን ምርጭኡ ስለ ዝኾነ፡ ናይቲ ውግእ ተዋሳኣይ እዩ። መሰረታዊ መንቀሊ ተሳትፋኡ፡ ልኡላውነት ኤርትራን ረብሓ ህዝባን ኣገዲስዎ ዘይኮነ፡ ምስ መራሕቲ ክልላዊ መንግስቲ ትግራይ ዝጸንሖ ቂምን ቅርሕንትን እዩ። ሸቶኡ ከኣ ሓንሳብ ምስ እዚ ሓንሳብ ድማ ምስቲ እናሻረወ፡ ኣብ ዘይጉዳዩ ብምእታው ሕነ ንምፍዳይን ሓዊ ንምእጓድን እዩ። እቲ ካልእ ጎብለል ናይ ዞናና ናይ ምዃን ዘይሰምረሉ ሕዱር ሕልሙ’ውን ካብዚ ፈሊኻ ዝረአ ኣይኮነን። እዚ ዕሉል ዲክታተር ከምስል እታ ናይ ቅድም መጻወቲቱ ካርድ “ጉዳይ ዶብ” ሒዙ ናብዚ ኣብ ኢትዮጵያ ተኣጒዱ ዘሎ ውግእ ክኣቱ ይዳሎ ከም ዘሎ፡ ብዙሓት ወገናት ምልክታት ይህቡ ኣለዉ። ከምቲ ግቡእ ጉዳይ ዶብ ኤርትራን ኢትዮጵያን፡ ነብሱ ክኢሉ፡ ብኣፍልጦን ተሳትፎን ናይቲ ዝበየነ ዓለም ለኻዊ ትካል፡ ክትግበር ዝግበኦ እምበር፡ ምስ ውግእ ሕድሕድ ኢትዮጵያ ዝደባለቕ ኣይኮነን። ብመንጽርቲ ናይዚ ዝሓለፈ ክልተ ዓመታት መስርሕ ዝምድናኡ ምስ መራሒ ኢትዮጵያ፡ ኢስያስ ንኤርትራዊ ሉኡላዊነትን ምምልካት ዶብን ንመዳህለሊ እምበር፡ ካብ ልቡ ዝግደሰላ’ዩ ምባል መጐታዊ ኣይኮነን። ኢስያስ ኣብ ዘይጉዳዩ ኣትዩ ኣእሾኽ ኣንዳዘረአ ዕድመ ስልጣኑ ዘናውሕ እምበር ጉዳይ ሃገርን ህዝብን ጉዳዩ ኣይኮነን። ስለዚ መላእ ህዝቢ ኤርትራ ብሓድነት ከምቲ “ክሰርቀኒ ዝረኣኹዎ፡ ክመልሰለይ ኣይኣምኖን” ዝበሃል፡ ኣንጻርዚ ህዝቢ ጠሊሙ መንገዱ ዝመረጸ ጠላም ጉጅለ ህግዲፍ ክትብገስን፡ ኣብ ከባቢና ዝለዓል ውግእ ንረብሓኻ ስለዘይኮነ፡ ንዕርቅን ሰላምን ክትስለፍን ኣበርክቶኻ ከተዛይድን ምሕጽንታና’ዩ።
ከጥቅምት 29 ቀን 2015 ዓ/ም ጀምሮ የሙከራ አገልግሎት ሲሰጥ የቆየው የኢትዮ- ኬኒያ ባለ 500 ኪሎ ቮሌት የኃይል ማስተላለፊያ መስመር እና የኮንቨርተር ማከፋፈያ ጣቢያ በይፋ ሽያጭ መጀመሩ ተገልጿል። ኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይልን ለኬንያ ለመሸጥ የሚያስችልና 25 ዓመታት የሚቆይ ውል ማሰሯን ገለጸች ይህ የሀይል የማስተላለፊያ መስመር በዓመት እስከ 100 ሚሊዮን የአሜሪካን ዶላር ገቢ ማስገባት አቅም አለው የተባለ ሲሆን ከኬንያ አልፎ ከታንዛኒያ እስከ ደቡብ አፍሪካ ላሉት ሀገራት እስከ ሁለት ሺህ ሜጋ ዋት ኤሌክትሪክ የማስተላለፍ አቅም እንዳለውም ተቋሙ አስታውቋል። የኢትዮ- ኬንያ የኃይል ማስተላለፊያ መስመርና ኮንቨርተር ጣቢያ ፕሮጀክት አአማካሪ ድርጅት፣ ለካሳ ክፍያና የተሰረቁ መሰረተ ልማቶችን ለመተካት የወጣውን ወጪ ጨምሮ 500 ሚሊዮን የአሜሪካ ዶሊር ወጪ ተደርጎበታልም ተብሏል፡፡ ከዚህ ውስጥ 214 ነጥብ 5 ሚሉዮን ዶላሩ የኮንቨርተር ስቴሽኑና ለግራውንድ ኤላክትሮድ መስመር የግንባታ ሥራ እንዲሁም 120 ሚሊዮን ዶላሩ ደግሞ ለማስተላለፊያ መስመሩ እንደዋለ ተገልጿል። የኢትዮ- ኬኒያ ባለ 500 ኪሎ ቮልት የማስተላለፊያ መስመር የግንባታ ሥራ "CET" በተሰኘ የቻይና ኩባንያ የተከናወነ ሲሆን የኮንቨርተር ማከፋፈያ ጣቢያውና የግራውንድ ኤላክትሮድ መስመሩ ደግሞ ሲመንስ በተሰኘ ኩባንያ ተከናውኗል። በኢትዮጵያ በኩል የተዘረጋው የማስተላለፊያ መስመር እና የፕሮቴክሽንና የዳታ ኮሙዩኒኬሽን መስመር (ኦፕቲካሌ ግራውንድ ፋይበር) 440 ኪል ሜትር ርዝመት ያለው ሲሆን 994 የከፍተኛ ኃይሌ ተሸካሚ የብረትታወሮች አሉት። ኢትዮጵያ ለኤርትራ፣ ደቡብ ሱዳንና ሶማሊያ የኤሌክትሪክ ሀይል መሸጥ ልትጀምር ነው ኢትዮጵያ ቀደም ሲሌ ከሱዳን እና ከጅቡቲ ጋር የኃይል ሽያጭ እያካሔደች ሲሆን ከሶማሊ ላንድ፣ ታንዛኒያ፣ደቡብ ሱዳን እና ከሌሎች የአፍሪካ ሀገራት ጋር የኤሌክትሪክ ኃይሌ ሽያጭ ለማከናወን የመግባቢያ ሰነድ መፈራረሟ ይታወሳል።
ግበታዊ ስርዓት ህግደፍ ከም ስርዓት፡ ልዕሊ ልክዕ ዝኸፈአን ዝሓሰመን ዘቤታዊ ጨቛንን ገዛእን ኤርትራውያን'ዩ፡፡ ግበታዊ ስርዓት ህግደፍ ሕልፊ ካልኦት ጨቆንቲ ስርዓታት እኩይ ዝገብሮ፡ ብግፍዕን መሪር ጭቆናን የሕሲሩ ዝገዝእ ጥራይ ዘይኮነ፡ ህዝብታት ኤርትራ ፈላሊኻን በቲንካን፡ ብኹሉንትንኦም ዝተረመሱ ኣህዛብን፡ ዝፈሸለት-ዝወደቀት ሃገር ምፍጣር ቀንዲ ዋኒኑ ስለዝኾነ'ዩ፡፡ ግበታዊ ስርዓት ህግደፍ፡ ብሰማሚ ፈላላይ ናይ ኣገዛዝኣ ጥበብ ፍጹም ዘስደምም ጥበበኛ'ዩ፡፡ ነዚ ድማ በዘለዎ ዓቅሚ ዕለታዊ ይነጥፈሉ፡፡ ካብዚ ድማ ብዉሑዱ ክልተ ዓበይቲ፡ ብናይ ቀረባን-ርሑቕን መስርሕ ዓወታት ዝቆጽሮም መኽሰባቱ ይሓፍስን ይነብረሉን፡፡ ቀዳማይ ረብሕኡ፡ ዝነቀሐ ንዘበታዊ ጨቋኒ መግዛእቲ ኣይፋል ዝብልን፡ ኣብ ልዕሊኡ ዝለዓዓል ህዝቢ ንከይህሉ ከም መሐየርን መዳቀቕን ሜላ ይጥቀመሉ፡፡ ካልኣይ ድማ፡ ኣብ ዝተናወሐ መስርሕ ሕድሕድ ዘይተኣማመንን ዘይቃዶን፡ ሓድነቱ ዝቀተለ፡ ሃገራዊ ፍቅርን እምነትን ዝነከየ፡ ድኻ በተኽን ናይ ምጽዋር ዓቅምን ወንን ዘይብሉ፡ ሰብኣዊ-መንፈሳዊ ክብርታቱን ዝተወቅዔ፡ ነገራውን ሞራላዉን ጸጋታቱ ዝተመንዘዔን ትሕዝቶን ዋንነትን ኣልቦ ዝኾነ ሕብረተሰብ ምፍጣር'ዩ፡፡ ንኹሎም መጨቆኒ ትካላቱ፡ ደገፍቱን ኣምለኽቱን ድማ ከም መሳለጥያ ኩሎም እኩያት ዕላማታቱ ይግልገለሎም፡፡ ግበታዊ ስርዓት ህግደፍ ክንቃለሶ ተቀሲብና ዘለና፡ ንልዕልና ሕጊ ስለዝሓንገደ፡ ፍትሕን መሰላትን ሰለዝነፈገና ጥራይ ዘይኮነ፡ ብመስርሕ ጠቅሊሉ የብርሰና ሰለዘሎ'ዩ፡፡ በዚ ወሪድና ዘሎ ጨቋኒ ዓመጽን ሃስያን ከምኡ'ውን ዝጽበየና ዘሎ፡ክምከት ዝግበኦ ሓደጋ ጽንተት ፈሊጥና፡ ቃልስና ክነጽንዕን ክነቀላጥፍን ሕጂ'ውን ባህርያትን ጥበባት ፈላሊኻ ግዛእን ቅተልን ስርዓት ህግደፍ፡ ኣዳቒቕና ክንፈልጦ ይግባእ፡፡ ምኽንያቱ ጸላኢና እንተዘይፈሊጥናዮ ክንገጥሞን ክንስዕሮን ሰለዘይንኽእል፡፡ ኣብ ሃገርና ኤርትራ፡ ኩሎም ዜጋታት፡ ዓሌታት፡ እምነታትን ከባቢታትን በዚ ስርዓት'ዚ ብማዓረ ብዱላትን ግፉዓትን'ዮም፡፡ ደመኛ ጸላኢኦም ኣነጺሮም ክፈልጡ፡ ብዝወረዶም ወጽዓታት ሕድሕድ ክተኣማመኑ፡ ብዘለውዎ ሕሱም ሃለዋት ክደናገጹን ክሓብሩን ኣማራጺ ዘይብሉ ግዴታዊ ምርጨኦም ክኸውን ይግባእ፡፡ ደረጃ ንቅሓቶም ከበርኹን ሓድነቶም ዝያዳ ከስጥሙን ከደልድሉን የድሊ፡፡ ዝጎደለና ወይ ዝወሓደና መሊእና፡ ጸረ ደመኛ ጸላኢና ምእንቲ ከይንጸምድ፡ ዛዕባታት ኢራብ ናብዚ መሸንጎጓ ናብቲ ዘዋድዱ፡ ዕሱባት ልኡኻትን ወለንታውያን ባሮት ሰብ ሰራም ዋኒን ስርዓት ህግደፍን፡ ከምኡ'ውን ንሕስረት ሪዒሞም ንስለ ኸብዶም ሰግር መሪጾም ብሓይልታት ግዳም ዝተዓስቡ ሓንፈሽቲ ከምዘለው ዝፍለጥ'ዩ፡፡ ካልእ ድማ፡ ኣብ ቀጽሪ ገባቲ ስርዓት ህግደፍ ዘየለው ዝመስሉ፡ መንቀሊኦም ውልቃዊ ሽግራቶምን ሰንፍነኦምን ዝመስል፡ ብበሃምነት ሰምዒታቶም ዝገርሑ፡ ናብ ረግረግ ታኼላ ጽልኢ ክወስዱና ንርእን ንዕዘብን ኣለና፡፡ ኣካላት ስርዓት ህግደፍን ወለንታውያን ባሮቱን ዉሁባት ጸላእቲ ሰለዝኾኑ፡ ብስሙር ቃልሲ ብደሆ ክበሃሉ፡ ከምኡ ድማ እቶም ንማንም ዘይውክሉ፡ ንሕና ንስኹም ክብሉ ዝውዕሉ ሕማቃትን ክብሪ ህዝቢ ዝደፍሩ በሃማት ዓገብ ክበሃሉን፡ እሩም መገዲ ንኽሕዙ ምእራሞምን ምሕጋዞምን ኣገዳስን ግቡእን'ዩ፡፡ እቶም ብረዚን ዋጋ መስዋእቲ ህዝቢ ኤርትራ ንዝተረጋገጸ ሉኡላውነት ሃገረ ኤርትራ፡ ከም ውልቀ ሸቀጦም ንኽዋገዩ ብሓይልታት ግዳም ዝተኸትቡ ዕሱባት፡ ጽባሕ ንግሆ ኣብ ቅድሚ ሓፋሽ ህዝቢ ኤርትራ ደው ኢሎም፡ በኸቢድ ሃገራዊ ክሕደት ክኽሰሱ ምኳኖም ፈሊጦም ካብ ሕጂ ክዳለውሉ ይግባእ፡፡ ኤርትራ ናይ ኩሎም ዜጋታት፡ ዓሌታት፡ እምነታትን ከባቢታትን ኤርትራውያን ሃገር'ያ፡፡ ንኹሎም ድማ እኽልቲ ሃገር'ያ፡፡ ብምክብባርን ምድግጋፍን ድማ ክነብሩላ ይግባእ፡፡ እቶም ካብ ምክፍፋልን ምብታንን ኤርትራውያን ተረባሕቲ ዝኾኑ ኣካላት ስርዓት ህግደፍ ንጎኒ ሓዲግና፡ እቶም ዘይተረባሕቲ፡ መሰረታዊ መሰል ዲሞክራሲ ወይ መሰል ነጻ ሓሳብ ምግላጽ፡ ዝተረዳእኩምን በገባብ ትጥቀሙሉ ዘለኹም ዝመስለኩም፡ ክብርን መንነትን ኣህዛብ እናተናኸፍኩም ተጋጭው ዘለኹም ውልቀ ኣካላት፡ ደረት መሰል ምዝራብ ክትግንዘቡን፡ ካብ ዘይሓላፍነታዊ ዘይስነምግባራዊ ዘረባታት ክትቁጠቡ ንምዕድ፡፡ ሕልፊ'ዚ ኮይንኩም ህዝቢ ከተባልዑ ወፍርታትኩም ምስ ትቅጽሉሉ፡ ህዝቢ ኣብ ልዕሊ ህዝቢ ብምልዕዓልን ብምንቛትን፡ ብመንገዲ ህዝባዊ መጋባኣያታት ናብ ተሓታትነት ክትቀርቡ ምኳንኩም ነዘኻኽረኩም፡፡ ኣስላማይ ክስታናይ፡ ከበሳ ደንከል መታሕት፡ ጸጋታት ስልማትን ሰብ ክብርን ጅግንነትን ኤርትራ'ዮም፡፡ ካብ ምክፍፋል ምፍልላይ ዝረጋገጽ ረብሓን ዓወትን የለን፡፡ ንዘለናዮ ዘይርጉእን ዘይንቡርን ኩነታት አመና ዘጋድድን፡ ንደመኛ ጸላኢና ግበታዊ ስርዓት ህግደፍ፡ ሓንሲሱ ከይሓየኸ ንኽውሕጠና ቀረብ ዘወናውን መኣዲ ምኳን'ዩ፡፡ ሰለዚ እቶም ፍትሒ እንደሊ ዜጋታት ሓላፍነታውያን ንኹንን ንጠንቀቕን፡፡
የትግራይ ክልል የግብርና እና ገጠር ልማት ቢሮ ኃላፊ ዶ/ር አትንኩት መዝገቡ፣ የኢትዮጵያ አደጋ ሥጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን የሕዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር አቶ ደበበ ዘውዴ አጋሩ የእርዳታ አቅርቦት በትግራይ share Print ወደ ትግራይ ክልል እየገባ ያለው የዕርዳታ አቅርቦት ከሚያስፈልገው አንጻር እጅግ አነስተኛ መሆኑን እና በዚህም ምክንያት ሞትና ረሃብ እየተስፋፋ እንደሚገኝ የትግራይ ክልል የግብርና እና ገጠር ልማት ቢሮ ኃላፊ ዶ/ር አትንኩት መዝገቡ በቅርቡ ለአሜሪካ ድምፅ ገለጹ። የኢትዮጵያ አደጋ ሥጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን የሕዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር አቶ ደበበ ዘውዴ በበኩላቸው በአየር እና በየብስ ትራንስፖርት የሚደረግ የእርዳታ አቅርቦት እየቀጠለ መሆኑን ገልፀው የፌዴራሉ መንግሥት የትግራይ ሕዝብ የእርዳታ እህል እንዲደርሰው የተቻለውን ሁሉ እያደረገ ነው ብለዋል። ወደ ትግራይ ክልል የገባውን እና እየገባ ያለውን የእርዳታ አቅርቦት በተመለከተ የትግራይ ክልል የግብርና እና ገጠር ልማት ቢሮ ኃላፊ እና የኢትዮጵያ አደጋ ሥጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን ኃላፊዎችን አነጋግረናል።
ድሕሪ 2ይ ኩናት ዓለም፡ ብኣመሪካ ዝምራሕ ዘይፍትሓዊ ምዕራባዊ ዓለም፡ ንሓይልታት ጸጋም፡ ናጻ ፖለቲካዊ መስመር ዝኽተሉ ስርዓታትን ሃገራዊ ሓርነታዊ ምንቕስቓሳትን ዒላማ ገይሩ ንምንብርካኾም ክሰርሕ እዩ ተራእዩ። በዚ ዕላማ’ዚ ድማ፡ ጉዳይ ሰብኣዊ መሰላት፡ ኣብ ጂኦፖለቲካዊ ኣጀንዳታትን ረብሓታትን ተሰዂዑ ሓደ ካብ ሜላታት ተጻብኦ ኮይኑ ክገልግል ጸኒሑ ኣሎ። ብሰነ-ሓሳባዊ መጋበርያታት (ፖለቲካዊ ትካላት፡ ዘይመንግስታዊ ትካላት፡ ባህላዊ ትካላት፡ መዲያ፡ ወዘተ.) ሃገራት ምንዋር፡ ምንጻልን ምንዕዓብን፡ በዚ መገዲ’ዚ ከኣ፡ ብምዕራባዊ ዓለም ዘይድለዩ መንግስታትን ምንቕስቓሳትን ምእላይ’ቲ ዕላማ። “ውዱባት ሰብኣዊ መሰላት” ከኣ፡ (ንኣብነት፥ ኣምነስቲ ኢንተርናሽናልን ሁማን ራይትስ ዎሽን መሰለተንን) ኣነዋሪ ክስታት እናምሃዛ፡ ንዘይድለዩ መንግስታት ኣብ ምጥቃዕ ከም መጋበርያ ከገልግላ ጸኒሐንን ኣለዋን። ከምዝፍለጥ ድሕሪ ካልኣይ ኩናት ዓለም፡ ዳግማይ ተመሳሳሊ ቕዝፈት ደቂ ሰባት ንምውጋድ፡ ኩለን ሃገራት ፖለቲካዊ ስርዓተን ብዘይገድስ ዝረዓምኦ፡ ሰብኣዊ መሰላት ብኣህጉራዊ ደረጃ ሕጋውን ትካላዊን ኣንፈት ክሕዝ ክኢሉ እዩ። ብሕቡራት ሃገራት ኣድማሳዊ ኣዋጅ ሰብኣዊ መሰላት ጸዲቑ ድማ፡ ምስ ግዜ፡ ነዚ ንምምእዛን ኮሚሽን ሰብኣዊ መሰላት ሕቡራት ሃገራት ቆይሙ። እንተኾነ፡ ምዕራባዊያን ሃገራት፡ ንኣድማሳዊ ኣዋጅ ሰብኣዊ መሰላት ኮነ፡ ንዕኡ ከተግብር ዝቘመ ትካላት፡ ንፖለቲካዊ ዕላማ እየን ተጠቒመናሉ። በዚ ድማ ኣብ ውሽጢ’ቲ ኮሚሽን ምትፍናን እናዓረገ ክመጽእ ተራእዩ። ነዚ ንምእላይ ከኣ፡ ኣህጉራዊ ውሳኔታትን መትከላትን ሰብኣዊ መሰላት ብሓፈሻዊ ባይቶ ሕቡራት ሃገራት ጸዲቑ፡ ቤት ምኽሪ ሰብኣዊ መሰላት ቆይሙ። እንተኾነ እዚ’ውን በቲ ሱር ዝሰደደ ፖለቲካዊነት ጉዳይ ሰብኣዊ መሰላትን ድርብ መለክዒታትን እናተጸልወ ኣብ ሓደጋ’ዩ ወዲቑ። ብኸመይ? ድርብ መለክዒታትን ኣተሓሕዛን ኣብ ጉዳይ ሰብኣዊ መሰላት ጉዳይ ሰብኣዊ መሰላት፡ ኣብ ሰብኣዊ ክብረት፡ ድሕነትን ምዕባለን ብምትኳር ዕላማኡ ክወቅዕ፡ ንምዕባለ ሰብኣውነት ኣብ ግምት ዘእተወ ኣተሓሕዛ ይሓትት። እዚ ንክኸውን ናይ ነፍሲ ወከፍ ሃገርን ሕብረተሰብን ክውንነት (ድሕረ-ባይታ፡ ጭቡጥ ዕላማታት ሰብኣዊ ምምሕያሽን ቀዳምነታትን ድሌታትን) ኣብ ግምት ከኣቱ የድልዮ። ምኽንያቱ ሽግራትን ብድሆታትን ዘይብሉ ሕብረተሰብን ሃገርን የለን። ስለዚ ከኣ መትከላት ሕቡራት ሃገራት ዘንጸባርቕ ክብረት ዘለዎ ጽምዶታትን ኣብ ሽርክነት ዝተመርኮስ ምትሕግጋዝን ክድፈኣሉ የድሊ፣ እዚ’ውን ብናጻ፡ ውድዓዊን ዘይሻራውን መትከላት ይተሓዝ። እንተኾነ መሳርሒ ፖለቲካ ንምግባሩ ብዘሎ ዝንቡዕ ዕላማ ዓመጽቲ ሓይልታት፡ እተን ተሓለቕቲ ሰብኣዊ መሰላት ኢና ዝብላ ቀንዲ ገሃስቲ ሰብኣዊ መሰላት ዝኾና ሃገራት ምዕራብ ኣብ ነብሰን ይኹን ኣብተን ንስርዓታተን ዘገልግላ ጽግዕተኛ ሃገራት፡ ብድርብ መለክዒ፡ ስቕታ ከርእያ ከለዋ፡ ብኣንጻሩ፡ ነተን ብተጻባኢ ፖለቲካዊ መርገጺ ከም ዒላማ ዝተወስዳ ሃገራት፡ ብጉልባብ ሰብኣዊ መሰላት፡ ንምንዋረን፡ ምንጻለንን ኣብ ውሽጠን ዘቤታዊ ምንዕዓበ ንምፍጥርን ሸበድበድ ክብላ ይርኣያ። ኣንጻር ኤርትራ ዝተሰርሓሉ ኣተሓሕዛ፡ ወካሊ ኣብነት ናይዚ ተርእዮዚ እዩ። ን27 ዓመታት ኣብ ኢትዮጵያ ጥራይ ዘይኮነ ኣብ ዞባ ቀርኒ ኣፍሪቃ ዕግርግር ብምፍጣር ሰብኣዊን ህዝባዊን መሰላት እናረገጸ ክድምናኡ ዘረጋገጸ ስርዓት ወያነ፡ ክሳብ ካብ ስልጣን ዝእለ ክሕብሕብኦ’ምበር፡ ንዝፈጸሞ ግህሰት ኣህጉራዊ ሕግን ሰብኣዊ መሰላትን ብኣሉታ ክወቕስኦ ኣይተራእያን። ብምስምስ ሰብኣዊ መሰላት፡ ንኤርትራ ንምንዋር፡ ንምንጻልን ንምንዕዓብን፡ ኣብ መወዳእታ ድማ፡ ልኡላውነትን ናጽነትን ኤርትራ ንምዝርዛር ግን፡ ጉዳይ ሰብኣዊ መሰላት ከም ፖለቲካዊ መሳርሒ ተፈቲኑ። እቶም፡ ብበእዋኑ ዝተወስዱ ተጻብኦታት ምስ ፈሸሉ ድማ፡ ከም መቐጸልታን ዝለዓለ መመላእታን ዘይፍትሓዊን ዘይሕጋዊን እገዳ ንኸገልግልን፡ መሳርሒ ናይቲ ኣብ ዞባ ቀርኒ ኣፍሪቃ ኤርትራ ንምንብርካኽ ዝነገሰ ዞባዊ ግጭትን ክኽወን ተሰሪሕሉ። ኣይተዓወተን ግን! ግደ ሓቂ፡ ክስታት ሰብኣዊ መሰላት ኣብ ልዕሊ ኤርትራ፡ ነቲ ፍሉጥ ታሪኽን ክብርታትን ይኹን ህልው ምዕባሌታት ሕብረተ-ሰብ ኤርትራ ዝጎሲ እዩ። ልዕሊ ኩሉ ከኣ ኤርትራ ካብ ቃልሲ ንሰብኣዊን ህዝባዊን መሰላትን ዝበቖለት ሃገር ምዃና ግምት ኣይህብን፡። ኣብቲ ጽንኩር ናይ 30 ዓመታት ሃገራዊ ሓርነታዊ ቃልሲ ከይተረፈ ህዝቢ ኤርትራ ንጉዳይ ሰብኣዊ መሰላት ከም ቀንዲ ዕላማ ሰሪሕሉ እዩ። ድሕሪ ናጽነት’ውን; ቀንዲ ኣዕኑድ ሰብእዊ መሰላት ኣብ ሃገራዊ ቻርተር ህዝባዊ ግንባር ንደሞክራሲን ፍትሕን ተነጺሮምን፡ በብእዋኑ ኣብ እተኸለሱ ሲቪላዊ፡ ገበናውን ንግዳውን ሕግታት ሃገር ከምዝድብተሩን ዝትግበሩን ተገይሩ እዩ። ስለ’ዚ ኸኣ፡ እዞም ክብርታት’ዚኦም፡ ሕጋዊን ትካላዊን መሰረት ለቢሶም፡ ምስ ናይ ምህናጽ ሃገር ፖሊሲታት ተዛሚዶም፡ ሰብኣዊ ክብረት፡ ድሕነትን ንምዕዛዝ ይሰርሓሎም ኣሎ። ክንዲ ዝኾነ፡ ዋላ’ኳ ገና ቀጻልን ሓያልን ጻዕሪ ዝሓትት እንተኾነ፡ ኤርትራ ኣብ ሕጊ ዝተሰረተ ሃገራዊ ሓድነትን ዜግነትን፡ ምዕሩይ መሰላትን ዕድላትን፡ ሓላፍነታዊ ተሳትፎ ህዝቢን መሰረት መንግስቲ ኮይኑ ዘገልግል ከባቢያዊ ዞባውን ምሕደራን ከም ውጽኢት ድማ ሰላምን ምርግጋእን ዝዓሰላ ሃገር ምዃና ኣየማትእን። እዚ ክውንነት’ዚ ተጎስዩ ግን ብዝያዳ ኣብ ዝሓለፈ 10 ዓመታት፡ ንኤርትራ ኣብ ኣጀንዳ ቤት ምኽሪ ሰብኣዊ መሰላት ብምእታው ብናይ ሓሶት ክስታትን፡ ንወያነ ከም መጋበርያ ብምጥቃምን፡ ሰብኣዊ መሰላት ከም መቐጸልታን መሳርሒ ግዳማዊ ተጻብኦታትን ተሰሪሕሉ። ፍሉይ ኣገባባት ብምትእትታው (ሰባት እናቕያየርካ ዝቕጽል ዘሎ ፍሉይ ራፖርተርን ኣብ ገለ እዋን’ውን ተደራቢ ዝኾነ መርማሪ ኮሚሽን ብምምዛዝን) ንኤርትራ ንምንዋር፡ ንምንጻልን ንምንዕዓብን ተሃቂኑ። ጾታዊ ዓመጽ፡ ግህሰት መሰል ሃይማኖት፡ ሃገራዊ ኣገልግሎትን ግዱድ ዕዮን ወዘተ ዝብሉ ናይ ሓሶት ጠቐነታትን ክስታትን ከም ሰንደቕ ብምጥቃም ድማ፡ ንኤርትራ ናይ ምንብርኻኽ ከንቱ ፈተነ ይቕጽል ኣሎ። ኤርትራ ብወገና፡ ነዚ ፖለቲካዊ ድርኺት ዘለዎ ናይ ምስይጣን ዘመተ፡ ብሓባር ምስ መሻርኽቲ፡ ኣብ ሓያል መኸተ ተጸሚዳ ትምክቶኣላ። ማዕረ ማዕረኡ ከኣ ብድርኺት ውሽጣዊ ምዕባለታት ሰብኣዊ መሰላት ንምሕያል እውን ብቀጻሊ ክትሰርሓሉ ጸኒሓ ኣላ። ስርዓት ወያነ፡ ካብ ስልጣን ድሕሪ ምግላፉ፡ ኣብ መንጎ ኢትዮጵያን ኤርትራን ዝተፈጥረ ስምምዕ ሰላምን ሽርክነትን ልምዓትን ይኹን ስሉሳዊ ሰምምዕ ኤርትራ-ኢትዮጵያ-ሶማሊያ ንዞባዊ ዳይናሚክስ ቀርኒ ኣፍሪቃ ጸልዩዎ እዩ። እንተኾነ ሕጂ’ውን፡ ኣመሪካ ምስ ምዕራባውያን መሻርኽታ፡ ነቲ ካብ ስልጣን ዝተኣልየን ብታሪኽ ዝተጓሕፈን ጃንዳ ወያነ፡ ናብ ስልጣን ብምምላስ፡ ንዞባዊ ዳይናሚክስ ንድሕሪት ክጎቱ ዕግርግር ዘሪኦም። ብመንገዲ ወያነ ሓድሽ ኩናት ወሊዖም፡ መንግስታት ኤርትራን ኢትዮጵያን ኣብ ሓደ ግዜ ንምእላይ ከንቱ ፈተነ ሃቂኖም። ቀንዲ ዕላም ናይዚ ሓድሽ ውዲት፡ ነቲ ኣብ ስልጣን እንከሎ ይኹን ኣብዚ ናይ ሕጂ ኩነታት ኣብ ልዕሊ ደቂ ሰብ እልቢ ዘይብሉ ገበን ዝፈጸመ ወያነ ንምድሓን’ኳ እንተኾነ፥ ከም ሃንደስትን ዓንገልትን ናይ ዝሓለፈ ይኹን ናይቲ ሕጂ ብወያነ ዝቕጽል ዘሎ ዝበርዓነ እከይ ተልእኾ’ውን ንባዕሎም ተሓታትነት ስለዝምልከቶም፡ ነብሶም ንምክልኻል ዘካይዱዎ ናይ ዓቕሊ ጸበት ፈተነ’ውን እዩ። እቲ እከይ ውዲትን ኲናትን ከምቲ ዝተመደበሉ ስለዘይተዓወተ፡ ኣብዚ ሕጂ እዋን ብጉልባብ ሰብኣዊ መሰላት ብኩሉ’ቲ ምዕራባዊ ስነሓሳባዊ መጋበርያ ሓያል ናይ ሓበሬታ ምዕፋን ዘመተ (Disinformation Campaign) እናካየዱ፡ ‘ጃምላዊ ግህሰት ሰብኣዊ መሰላት ኣብ ትግራይ’ ዝብል መሰረት ዘይብሉ ክሲታት ብምልዓል ንኤርትራ ገንሸል ንምግባርን ንዓለም ከደናግሩን ከንቱ ፈተነ ይገብሩ ኣለው። ከምቲ ኣብ ዝሓለፈ ግዜ ብመንገዲ ቤት ምኽሪ ሰብኣዊ መሰላት ኤርትራ ንምንዋር ንምንጻልን ንምንዕዓብን ዝተፈተነን ዝፈሸለን፡ ሕጂውን ስነሓሳባዊ መሳርዕ ምዕራባዊ ዓለም ብሓፈሻ፡ ሚድያታት ድማ ብፍላይ፡ ዓቢ ተልእኮ ተዋሂቡዎም ብጉልባብ ሰብኣዊ መሰላት ንብዓት ሓርገጽ እናፍሰሰኡ ጻዕሮም ኣዛዪዶም ኣለዉ። ከም መርኣያ ናይዚ ሓድሽ ውጥን፡ ብመገዲ ኣምኒስቲ ኢንተርናሽንላን ሁዩማን ራይትስ ዎችን ዝተፈብረኹ ናይ ሓሶት ክስታትን ጸብጻባትን፡ ኤውሮጳዊ ሕብረት፡ ኣብ ኣህጉራዊ ሕጊ መሰረት ዘይብሉ ዓንቀጽ ብምጥታም ኣብ ልዕሊ ኤርትራ ዝወሰዶ በይናዊ እገዳ፡ ናይ መንግስቲ ኣመሪካ ፕረዚደንታዊ ፈጻሚ ውሳነ፡ ናይ ቤት ጽሕፈት ኮሚሽነር ሕ.ሃ. ግጉይ ጸብጻብ ብጉዳይ ሰብኣዊ መሰላት ምጥቃስ ይከኣል። እዚ ሓድሽ ውጥን’ዚ፡ ነቲ ልሙድ ክርአ ዝጸንሐ ናይዞም ኣካላት’ዚኣቶም ባህርይን ኣንቅዶን ኣብ ልዕሊ ኤርትራ ዘንጸባርቕ ኮይኑ፡ መቐጸልታ ናይቲ ቅድሚ ሕጂ ኣብ ቤት ምኽሪ ሰብኣዊ መሰላት ኣብ ልዕሊ ኤርትራ ዘዝነቡዎ ሰማዒ ዝሰኣነ፡ መርማሪ ኮሚሽን ኣካቢዱ ዘቕረቦ’ሞ ዘይተዓወተ ናይ ሓሶት ክሲታት እዩ። ከም ዝሓለፈ መኺኑ ዝተረፈ ጠቐነታትን ተጻብኦን ከኣ ብቐጻሊ ውሽጣዊን ዞባዊን ምዕባለታት ይኹን ፖለቲካዊን ዲፕሎማሲያዊን ጎስጓሳዊን መኸተ ዝጽረግ ንብዓት ሓርገጽ ድማ እዩ። እቲ ግብራዊ መልሲን መንገድን ሕጂውን ከይተዛነና ዓጸፋ ብምስራሕ ዓጸፋ ምሕያልዩ! Share $('#twitter').sharrre({ share: { twitter: true }, template: ' ', enableHover: false, enableTracking: true, buttons: { twitter: {via: ''}}, click: function(api, options){ api.simulateClick(); api.openPopup('twitter'); } }); $('#facebook').sharrre({ share: { facebook: true }, template: ' ', enableHover: false, enableTracking: true, buttons:{layout: 'box_count'}, click: function(api, options){ api.simulateClick(); api.openPopup('facebook'); } }); // Scrollable sharrre bar, contributed by Erik Frye. Awesome! var $_shareContainer = $(".sharrre-container"), $_header = $('#header'), $_postEntry = $('.entry'), $window = $(window), startSharePosition = $_shareContainer.offset(),//object contentBottom = $_postEntry.offset().top + $_postEntry.outerHeight(), topOfTemplate = $_header.offset().top, topSpacing = _setTopSpacing(); //triggered on scroll shareScroll = function(){ var scrollTop = $window.scrollTop() + topOfTemplate, stopLocation = contentBottom - ($_shareContainer.outerHeight() + topSpacing); $_shareContainer.css({position : 'fixed'}); if( scrollTop > stopLocation ){ $_shareContainer.css( { position:'relative' } ); $_shareContainer.offset( { top: contentBottom - $_shareContainer.outerHeight(), left: startSharePosition.left, } ); } else if (scrollTop >= $_postEntry.offset().top - topSpacing){ $_shareContainer.css( { position:'fixed',top: '100px' } ); $_shareContainer.offset( { //top: scrollTop + topSpacing, left: startSharePosition.left, } ); } else if (scrollTop < startSharePosition.top + ( topSpacing - 1 ) ) { $_shareContainer.css( { position:'relative' } ); $_shareContainer.offset( { top: $_postEntry.offset().top, left:startSharePosition.left, } ); } }, //triggered on resize shareMove = function() { startSharePosition = $_shareContainer.offset(); contentBottom = $_postEntry.offset().top + $_postEntry.outerHeight(); topOfTemplate = $_header.offset().top; _setTopSpacing(); }; /* As new images load the page content body gets longer. The bottom of the content area needs to be adjusted in case images are still loading. */ setTimeout( function() { contentBottom = $_postEntry.offset().top + $_postEntry.outerHeight(); }, 2000); function _setTopSpacing(){ var distanceFromTop = 20; if( $window.width() > 1024 ) { topSpacing = distanceFromTop + $('.nav-wrap').outerHeight(); } else { topSpacing = distanceFromTop; } return topSpacing; } //setup event listeners $window.on('scroll', _.throttle( function() { if ( $window.width() > 719 ) { shareScroll(); } else { $_shareContainer.css({ top:'', left:'', position:'' }) } }, 50 ) ); $window.on('resize', _.debounce( function() { if ( $window.width() > 719 ) { shareMove(); } else { $_shareContainer.css({ top:'', left:'', position:'' }) } }, 50 ) ); });
በኦሊምፒክ፣ በሉላዊና በአህጉራዊ የአትሌቲክስ መድረኮች በ1960ዎቹና በ1970ዎቹ ተደራራቢ ድሎቹ ነግሦ የነበረው ሻምበል ምሩፅ ይፍጠር ሥርዓተ ቀብር፣ እሑድ ታኅሣሥ 23 ቀን 2009 ዓ.ም. በመንበረ ጸባኦት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ተፈጸመ፡፡ በ5,000 ሜትርና በ10,000 ሜትር ሩጫ ከአሯሯጥ ስልቱና ከአጨራረስ ስኬቱ በመነሣት ‹‹ይፍተር ዘሺፍተር››- ማርሽ ቀያሪው ይፍጠር፣‹‹ይፍተር ዘማስተር››- የሩጫው ጌታ ይፍጠር- የሚሉ ቅፅል ስሞችን በዓለም ዙርያ የተጎናፀፈው የአየር ኃይል ሻምበል ምሩፅ፣ እሑድ በስምንት ሰዓት በወታደራዊ መኰንን ሥርዓት በክብር ዘብና በማርሽ ባንድ ሐዘናዊ ቃና ታጅቦ ከመፈጸሙም ባሻገር፣ ግብዓተ መሬቱ ሲፈጸም ለክብሩ ዘጠኝ ጊዜ የተኩስ ድምፅ ተሰምቷል፡፡ በሺዎች የሚቆጠሩ የአዲስ አበባ ነዋሪዎች፣ ከአገር ቤትና ከካናዳ የመጡ ቤተሰቦችና ዘመዶች፣ ወዳጆችና የአሁንና የቀድሞ ሚኒስትሮች፣ የአሁንና የቀድሞ ጄኔራል መኰንኖች፣ ዲፕሎማቶች፣ ልዑላን ቤተሰቦችና አድናቂዎች በተገኙበት ሥርዓተ ቀብር ላይ የጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ የምሩፅን ሀገራዊ ውለታ ያስታወሰ የሐዘን መግለጫ መልእክት በወጣቶችና ስፖርት ሚኒስትር ርስቱ ይርዳው አማካይነት ተነቧል፡፡ ብሔራዊ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ፕሬዝዳንት ሻለቃ ኃይሌ ገብረሥላሴም ባደረገው ንግግር ምሩፅ የብዙዎች አርአያ እንደነበረ አስታውሷል፡፡ በካናዳ ቶሮንቶ ሐሙስ ታኅሣሥ 13 ቀን ያረፈው ሻምበል ምሩፅ አስክሬን አዲስ አበባ የደረሰው እሑድ ማለዳ ሲሆን፣ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ዶ/ር ወርቅነህ ገበየሁ ከከፍተኛ ሹማምንት፣ ከስፖርት ማኅበረሰቡና ከቤተሰቡ ጋር በመሆን ተቀብለውታል፡፡ አስክሬኑ ከአውሮፕላን እንደወረደ የክብር ዘብ አጅቦታል፡፡ እስከ ረፋዱ አምስት ሰዓት በቦሌ መድኃኔ ዓለም ቤተ ክርስቲያን አካባቢ በሚገኝ መኖሪያ ቤት ቆይታ ካደረገ በኋላ በዳግማዊ ምኒልክ ጎዳና በመስቀል አደባባይ በኩል ወደ መንበረ ጸባኦት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል በማርሽ ባንድና በክብር ዘብ ዝግታ ጉዞ ሲያደርግ በየመንገዱ የነበሩ እግረኞችና ባለተሸከርካሪዎች ሐዘናቸውን ሲገልፁ ታይተዋል፡፡ በቤተ ክርስቲያኒቱ እንደደረሰም ጸሎተ ፍትሐቱ በብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ መሪነት የተከናወነ ሲሆን፣ በካናዳ የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን ሊቀ ጳጳስ አቡነ ማትያስ ዳግማዊ ተገኝተዋል፡፡ የኢትዮጵያ አየር ኃይል ንብ ስፖርት ክለብ አባል በመሆን በ1961 ዓ.ም. ውድድር የጀመረው ምሩፅ፣ በአትሌትነት ሕይወቱ በዋናነት በኦሊምፒክ በሞስኮ (1972 ዓ.ም.) እና በሙኒክ (1964 ዓ.ም.) 22ኛና 20ኛ ኦሊምፒያዶች፣ ሁለት ወርቅ (በ5ሺና 10ሺ) እና አንድ ነሐስ (በ10ሺ) ሜዳሊያዎችን፤ በሁለት የዓለም ዋንጫዎች በዱዞርዶልፍ (1969 ዓ.ም.) እና ሞንትሪያል (1971 ዓ.ም.) በሁለቱ ርቀቶች ለአፍሪካ አራት ወርቅ ሜዳሊያዎችን አስገኝቷል፡፡ የሞስኮ ኦሊምፒክ ድሉ ምሩፅን አስደናቂና ትንግርተኛ አትሌት ያደረገው፣ በዘመኑ ኦሊምፒክ እንዳሁኑ በቀጥታ የ10 ሺሕ ፍፃሜ ብቻ ሳይሆን ማጣሪያውን አልፎ በጥቅሉ 20 ሺሕ ሜትር መሮጡ፣ እንዲሁም በ5ሺ ለፍፃሜ ድሉ የበቃው ሁለት ማጣሪያዎቹን በድል በመወጣትና በጥቅሉ 15ሺ ሜትር በመሮጥ ነበር፡፡ ምሩፅ የኦሊምፒክ አምሳያ በሆነው የመላው አፍሪካ ጨዋታዎችም በሌጎስ (1963 ዓ.ም.) በሁለቱ ርቀቶች ወርቅና ነሐስ ማግኘቱ ይታወሳል፡፡ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ስፖርት ኮከብ፣ የዓለም የኮከቦች ኮከብ ተብሎ ወርቅ ጫማ ለመሸለም የበቃው ሻምበል ምሩፅ በ1971 ዓ.ም. ለብሔራዊ ጀግንነቱ ማስመስከርያ ከኢትዮጵያ መንግሥት የጥቁር ዓባይ ኒሻን መሸለሙ አይዘነጋም፡፡ ከ300 በላይ ውድድሮች አድርጎ 271 ጊዜ ድል ማድረጉ የሚነገርለትና በ72 ዓመቱ ያረፈው ምሩፅ ባለትዳርና የስምንት ልጆች አባት ነበር፡፡ በትግራይ ዓጋመ አውራጃ ዛላምበሳ አካባቢ ከአባቱ አቶ ይፍጠር ተክለሃይማኖትና ከእናቱ ወ/ሮ ለተገብርኤል ገብረአረጋዊ በ1936 ዓ.ም. መወለዱ ታውቋል፡፡
Posted on: June 6, 2018 Last updated on: June 6, 2018 Categorized in: News, Views and Opinions Written by: cybereth ለክቡር ዶክተር አብይ አህመድ የአትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር አዲስ አበባ ክቡር ሆይ ትላንት፣ ግንቦት 28 ቀን 2010 አም የኢህአዴግ ስራ ስፈጻሚ ኮሜቴ በቁልፍ የአኮኖሚ ተግባር የተሰማሩና እስካሁን በመንግስት ቁጥጥር ስር ያሉ አገልግሎት ሰጪና አምራች ድርጅቶች በከፊል ወይም ሙሉ በሙሉ ለግል ባለሀብቶች እንዲሸጡ መወሰኑን ተረድቻለሁ፡፡ በተለይም የኢትዮጵያ አየር መንገድ እና የባቡር አገልግሎት ለሽያጭ እንዲቀርቡ መወሰኑ ከፍተኛ ሀዘንና ድንጋጤ ፈጥሮብኛል፡፡ ክቡር ጠቅላይ ሚኒሰትር፣ ከሁለት ወራት በፊት የኢህአዴግ ሊቀመንበርና የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ሆነው ከተመረጡ በኋላ በሚያራምዱት የአንድነት፣ የፍቅር፣ የልማት፣ የዴሞክራሲና የህግ የበላይነት ኢትዮጵያዊ ራእይ በአገራችን በኢትዮጵያ ለረጅም ዘመናት ታይቶ የማያውቅ የሰላም፣ የፍቅርና የተስፋ መንፈስ ቀስቅሰዋል፡፡ አንዳንዶቻችን ኢህአዴግ እንደ ድርጅትና እንደ መነግስት ባለፉት 27 አመታት በህዝብና በአገር ላይ የፈጸመው በደል ሳያግደን ከጎንዎ ተሰልፈናል፡፡ የሁን እንጂ፣ ይህ አሁን የተገለጠው የኢህአዴግ ውሳኔ የአገርንና የህዝብን ዘላቂ ጥቅም ከፍተኛ ጉዳት ላይ የሚጥል መሆኑን በአክብሮት ልገልጥልዎ እወዳለሁ፡፡ የህዝብ ንብረት የሆኑ አገልግሎት ሰጭና አምራች ድርጅቶችን ወደ ግል ንብረትነት ለማዛወር የተወሰነው የአገሪቱን ፈጣንና ተከታታይ እድገት ለማገዝ መሆኑ ተገልጧል፡፡ ይህ ምክንያት ለስኳር አምራች ድርጅቶችና ለኢትዮ ቴሌኮም ይሰራ ይሆናል፡፡ የኢትዮጵያ አየር መንገድን እና ባቡርን በሚመለከት ግን የሚያስከትለው ጥቅምን ሳይሆን ከፍተኛ ጉዳትን ነው፡፡ በ1938 አም የተቋቋመው የኢትዮጵያ አየር መንገድ በአገልግሎቱ ብቃትና ጥራት በአፍሪካ ተወዳዳሪ የሌለው፣ በአለም ዙሪያ ታዋቂነትን ያተረፈ ድርጅት፡፡ በአለም ዙሪያ ያሉ ትላልቅ የግልና የመንግስት አየር መንገዶች እየከሰሩ በሚዘጉበት ወቅት በአትራፊነት የዘለቀ ብሄራዊ ቅርስ ነው፡፡ በሙሉ ቀርቶ በከፈልም ቢሆን ለግል ባለንብረቶች የሚሸጥበት አንዳች አሳማኝ ምክንያት የለም፡፡ አላማው ይበልጥ እድገት ማስቻል ከሆነ የግል ባለሀብቶች ሌላ ተፎካካሪ አየር መንገድ አቋቁመው ገበያውን እንዲቀላቀሉ መምከር እንጂ ይህንን የመሰለ ሁለት ትውልድ መስዋእት ከፍሎ ያበለጸገውን አትራፊ ስመ-ጥር ተቋም ለግል ባለሀብቶች መሸጥ ታሪካዊ ስህተት ይሆናል፡፡ ባቡርን በሚመለከት የበርካታ አውሮፓ አገሮች ልምድ የሚያሳየው ባቡር ሙሉ ለሙሉ ወይም ከ80 በመቶ በላይ የአክስዮን ድርሻው በህዝብ ንብረትነት የተያዘ ነው፡፡ ከነዚህ መሀል ሆላንድ፣ ስዊድን፣ ጀርመን፣ ፈረንሳይ፣ ጣልያን፣ ቤልጂግ የመሳሰሉት ይገኙበታል፡፡ በአንጻሩ በ1985 አም በስልጣን ላይ የነበረው የእንግሊዝ ወግ አጥባቂ መንግስት፣ በፖለቲካ ምክንያት፣ የህዝብ ንብረት የነበረውን የእንግሊዝ ባቡር ለግል ባለንብረቶች ከሸጠው በኋላ እስካሁን ራሱን መቻል አቅቶት በኪሳራ ላይ ይገኛል፡፡ በመሆኑም በየአመቱ ከእንግሊዝ መንግስት በቢልዮን ዶላር የሚቆጠር ድጎማ ለግል ባለንብረቶቹ የሰጣል፡፡ የባቡር አገልግሎት ጥራት ከአውሮፓ አገሮች ጋር ሲወዳደር የእንግሊዝ ከተጠቀሱት አገሮች ሁሉ ዝቅተኛ ነው፡፡ ባቡር ለመሳፈር የእንግሊዝ ህዝብ የሚከፍለው ዋጋ ግን ከአውሮፓ አገሮች ጋር ሲወዳደር እስከ 40 በመቶ ከፍ ያለ ነው፡፡ በነዚህና ሌሎች ተያያዥ ምክንያቶች ተቃዋሚው የእንግሊዝ ሰራተኞች ፓርቲ ባቡርን መልሼ እወርስና የህዝብ ንብረት አደርጋለሁ ሲል ለህዝብ ቃል ገብቷል፡፡
ለብዙ ዘመናት ድርቅና የአየር ጸባይ ለኢትዮጵያ የምግብ እጥረት ምክንያት ቢሆኑም ባሁኑ ወቅት አለም ላይ የሰፈነው የኢኮኖሚ ቀውስና የምግብ ዋጋ መናር እንዳባባሰው የአለም ምግብ ፕሮግራም የUnited States ተወካይ Allan Jury ተናገሩ። የአለም ምግብ ፕሮግራም ኢትዮጵያ ውስጥ የተራድኦ ምግብ ከሚያከፋፍሉ ድርጅቶች ትልቁ ነው። የኢትዮጵያ መንግስት ለለጋሽ አገሮች በሚያቀርበው አመታዊ ሪፖርት ባለፈው የካቲት ወር 5.2 ሚሊዮን ህዝብ ዘንድሮ አስቸኳይ የምግብ እርዳታ እንደሚያስፍልገው ግልጿል። በአለም የምግብ ፕሮግራም የአሜሪካ ተወካይ Allan Jury ዘንድሮ ለ4.7 ሚሊዮን ህዝብ የእርዳታ እህል እንደሚያክፋፍል ተናግረዋል። ኢትዮጵያ ውስጥ በተለይም በምስራቅ ሶማሌ ክልል በኦጋዴን ለረሃብተኞች ምግብ መድረሱን ለማረጋገጥ የነበረው ችግር ከመንግስት ጋር በመውያየትና የእርዳታ ማከፋፈያ ማእከሎችና ቅርንጫፍ ጣቢያዎችን በመመስረት ተስማምተን ተፈትቶአል ብለዋል። የዓለም ምግብ ፕሮግራም ባለስልጣን በአገሪቱ የረሃበተኞችን ትክክለኛ አሀዝ የመግለጽም ችግር እንደነበርና አሁንም ቢሆን የእርዳታ እህል ከጂቡቲ ወደብ ወደ አገር ውስጥ የማጓጓዝና በተለይም ወደቡ በስራ ብዛት በሚጨናነቅበት ጊዜ የማከማቻ ችግር እንዳለ አብራርተዋል። በአለም የምግብ ፕሮግራም የአሜሪካ ተወካይ Allan Jury በኢትዮጵያ የምግብ ችግር መፍትሔ ስለሚያገኝባቸው መንገዶችም ዘርዝረዋል። ዝርዝሩን ዘገባ በአማርኛ ማድመጥ ይችላሉ።
የፊልጵስዩስ ቤተ ክርስቲያን በአፍሮዲጡ መታመም ላይ የነበራትን ስጋት አስመልክቶ መረጃ መስጠት። የጳውሎስ ደብዳቤ የመጣው በሮምና ፊልጵስዩስ መካከል ተከታታይ መልእክቶች ከተላለፉ በኋላ ነበር። በፊልጵስዩስ የነበሩ ክርስቲያኖች ስለ ጳውሎስ መታሠር በሰሙ ጊዜ፥ ሁኔታውን ይከታተል ዘንድ አፍሮዲጡን ወደ እርሱ ላኩት። መጠነኛ ገንዘብም ሰደዱለት (ፊልጵ. 4፡10-18)። አፍሮዲጡ የጳውሎስን የተጎሳቆለ አኗኗር ከተመለከተ በኋላ ተጨማሪ ገንዘብ ይልኩለት ዘንድ መልእክተኛ ላከ (ፊልጵ. 2፡25፡30)። ከዚያም አፍሮዲጡ ለሞት እስከሚያሰጋ ድረስ በጣም ታመመ። የፊልጵስዩስም ቤተ ክርስቲያን የመታመሙን ዜና በሰማች ጊዜ በጣም ሰጋች (ፊልጵ. 2፡26-27፥ 30)። አፍሮዲጡም የፊልጵስዩስ ሰዎች በእርሱ መታመም መስጋታቸውን ሰምቶ ተጨነቀ (ፊልጵ. 2፡26)። እግዚአብሔር አፍሮዲጡን ፈወሰው። ጳውሎስም የፊልጵስዩስን ሰዎች ጭንቀት ለማርገብ ሲል ደብዳቤ አስይዞ ወደ ፊልጵስዩስ ሊመልሰው ወሰነ። ጳውሎስ አጋጣሚውን በመጠቀም ላበረከቱለት የገንዘብ ድጋፍ ምስጋናውን ለማቅረብና ስለ መታሰሩ እንዳይጨነቁ ሊያሳስባቸው ፈለገ። ከዚህም በላይ፥ ጳውሎስ ይጎበኛቸው ዘንድ ጢሞቴዎስን እንደሚልክና ፈጥኖ ከተፈታም መጥቶ እንደሚጎበኛቸው ገልጾአል። ጳውሎስን የሚቃወሙ፥ የሐሰት ወንጌል የሚያስተምሩ ወይም በአንድነት የማይኖሩ ሰዎች የሚያስከትሉትን ክፍፍል በተመለከተ የፊልጵስዩስን ሰዎች ለማስጠንቀቅ። ጳውሎስን ያሳሰቡ ሦስት ቡድኖች የነበሩ ይመስላል። በመጀመሪያ፥ በሮም ምናልባትም በመቄዶንያ ጳውሎስን የማትወድ ቤተ ክርስቲያን አካል የሆኑ ቡድኖች የነበሩ ይመስላል። እነዚህ ቡድኖች የጳውሎስን መታሠር በተመለከቱ ጊዜ በሌሎች አብያተ ክርስቲያናት ላይ ተጽዕኖአቸውን ለማጠናከር ተስፋ አደረጉ። በጳውሎስ ላይ ተጨማሪ ስደት ለማምጣት የሚያስችል ስብከትም ያቀርቡ ነበር። ጳውሎስ ግን ከእነርሱ ጋር ግብግብ ሊገጥም አልፈለገም። ወንጌል በመስበካቸው ግን ደስ ተሰኘ (ፊልጵ. 1፡16-18)። ለጳውሎስ ዋናው ነገር የእርሱ መታሠር ወይም የዝናው መጉደፍ ሳይሆን የወንጌሉ መሰበክ ነበር። ሁለተኛ፥ አንዳንድ ሐሰተኛ አስተማሪዎች የሐሰት ወንጌል እያስተማሯቸው ነበር። ይህም ለገላትያ ሰዎች ከቀረበው ትምህርት ጋር የሚመሳሰል ነበር። እነዚህ ሰዎች አሕዛብ በክርስቶስ ከማመናቸው በተጨማሪ መገረዝ እንዳለባቸው የሚያስገድዱ አይሁዶች ሳይሆኑ እይቀሩም። ጳውሎስ እነዚህን አስተማሪዎች «ክፉ ሠራተኞች» (ፊልጵ. 3፡2) እና «የመስቀሉ ጠላቶች» (ፊልጵ 3፡18) ይላቸዋል። ጳውሎስ የፊልጵስዩስ ክርስቲያኖች ይህንን የሐሰት ትምህርት እንዳይቀበሉ ያስጠነቅቃቸዋል። ሦስተኛ፥ በቤተ ክርስቲያን ውስጥ ክፍፍል ተፈጥሮ ነበር። ይህም ክፍፍል የተከሠተው በሁለት ሴቶች ምክንያት ሳይሆን አይቀርም (ፊልጵ. 4፡2)። ክፍፍሉ የተከሠተው beሃይማኖታዊ አስተምህሮ ምክንያት ሳይሆን በራስ ወዳድነት ሳቢያ ነበር (ፊልጵ. 1፡27፤ 2፡2-4፥ 14)። እናም ጳውሎስ አንድነትን እንዲመሠርቱ ይለምናቸዋል። ወንጌሉ የምናምንበት ብቻ ሳይሆን እውነትነቱን በሚያሳይ መልኩ የምንኖርበትም ነው። ፍቅርና እውነት የወንጌሉ ቁልፍ መረጃዎች ናቸው። ጳውሎስ ይህንን የራስ ወዳድነት አመለካከት ለመመከት በአዲስ ኪዳን ውስጥ ከታወቁት መዝሙሮች አንዱን ይጠቅሳል። በፊልጵስዩስ 2፡6-11 ጳውሎስ ክርስቶስ ራስን የማዋረድና የራስን መብቶች በመሥዋዕትነት ለሌሎች ከመስጠት የሚመጣ ክብር ምሳሌ መሆኑን ያብራራል። ጳውሎስ በዚህ መዝሙር ውስጥ ስለ ክርስቶስ አምላክነትና ሰብአዊነት እጅግ ግልጽ የሆኑትን አሳቦች አቅርቧል። የውይይት ጥያቄ፡- ሀ) እነዚህ ሦስት ዓይነት ክፍፍሎች በቤተ ክርስቲያናችን ውስጥ ስለሚገኙበት ሁኔታ ግለጽ። ለ) አብያተ ክርስቲያናት እነዚህን ሦስት ዓይነት ክፍፍሎች የሚያስተናግዱባቸውን መንገዶች የሚያሳዩትን ምሳሌዎች ጥቀስ። ሐ) እያንዳንዱ የክፍፍል ዓይነት መጽሐፍ ቅዱሳዊ በሆነ መንገድ እንዴት ሊስተናገድ ይገባል? ለአገልግሎቱ ስላበረከቱት የገንዘብ ድጋፍ የፊልጵስዩስ ክርስቲያኖችን ለማመስገን። እርሱ ቢታሠርም፥ ወንጌሉ አልታሠረም ነበር። እናም በስፋት እየተሰራጨ ነበር። በጳውሎስ አማካኝነት ምርጥ የሮም ወታደሮች ሳይቀር በክርስቶስ እያመኑ ነበሩ። ስለሆነም፥ በእሥራቱ ከማዘን ይልቅ አብረውት ደስ እንዲሰኙ አበረታቷቸዋል። ለክርስቶስ ሲሉ ስደትን ለመጋፈጥ በመፍቀድ ምሳሌነቱን እንዲከተሉ መክሯቸዋል። የፊልጵስዩስ መልእክት ልዩ ባሕርያት በፊልጵስዩስ መልእክት ውስጥ ከብሉይ ኪዳን የተወሰደ ጥቅስ አልሰፈረበትም። ጳውሎስ ብዙውን ጊዜ ትምህርቱን በብሉይ ኪዳን ምሳሌዎች ስለሚያጠናክር፥ ይኼ ያልተለመደ ነገር ነው። ጳውሎስ ይህን ያደረገው ምናልባትም ከአንባቢዎቹ አብዛኞቹ አይሁዶች ባለመሆናቸውና ብሉይ ኪዳንን ባለመረዳታቸው ይሆናል። ይህ የጳውሎስ እጅግ ግላዊ መልእክት ነው። መልእክቱ «እኔ» በሚሉና በመሳሰሉ ግላዊ ቃላት የተሞላ ነው። ይህም ከፊልጵስዩስ ቤተ ክርስቲያን ጋር የነበረውን ጥብቅ ግንኙነት የሚያሳይ ነው። ጳውሎስ በግለሰብ ደረጃ ለሚያውቁትና ለሚወዱት፥ እርሱም ለሚወዳቸው ሰዎች ነበር የሚጽፈው። ይህ መልእክት የጳውሎስን ውስጣዊ ፍላጎት ያንጸባርቃል። ምንም እንኳ ታላቅ ሐዋርያና እግዚአብሔርም ብዙ አብያተ ክርስቲያናትን ለመመሥረት የተጠቀመበት ቢሆንም፥ ጳውሎስ ገና ብዙ ለማደግ እንደሚፈልግ ያስረዳል። ስለሆነም፥ ስለ ክርስቶስ ገና ብዙ ለማወቅና ኃይሉን ለመለማመድ ወደ ፊት እንደሚዘረጋ ይገልጻል። ጳውሎስ በመንፈሳዊ ሕይወቱ ለማደግ የቆረጠ ሰው በመሆኑ፥ ከመጨረሻው የብስለትና የመንፈሳዊነት ደረጃ ላይ እንደ ደረሰ አያስብም ነበር። ብዙውን ጊዜ ክርስቲያኖች ባለን የዕድገት ደረጃ እንረካለን። በመሆኑም፥ ለመማር አንጥርም። ስለ ክርስቶስ የበለጠ ለማወቅ አንሞክርም። በሕይወታችን የክርስቶስ ኃይል በበለጠ ኃይል እንዲገለጥ አንሻም። ይኼ አሳዛኝና አደገኛ ነገር ነው። ምክንያቱም ወደፊት ካላደግን ወደኋላ እየሄድን ነው። የውይይት ጥያቄ፡- ሀ) ብዙ የቤተ ክርስቲያን መሪዎች በመንፈሳዊ ሕይወታቸው ማደግ ያቆሙበትን ሁኔታ ግለጽ። ይኼ አደገኛ የሚሆነው ለምንድን ነው? ለ) ባለፈው ዓመት በእምነትህ ያደግህበትን ሁኔታ ግለጽ። ክርስቶስ ሰው በሆነ ጊዜ የተፈጸመውን ሁኔታ ጥርት አድርገው ከሚያብራሩት ክፍሎች አንዱ ፊልጵስዩስ 2፡5-11 ነው። ክርስቶስ ከድንግል ማርያም ከመወለዱ በፊት ከእግዚአብሔር ጋር እኩል ነበር። በባሕርይ በመብት፥ በኃይል ከእግዚአብሔር ጋር እኩል ነበር። ጳውሎስ እንደሚለው ግን ከርስቶስ ሰው በሆነ ጊዜ “ራሱን ባዶ አደረገ”፡፡ ይህ ክርስቶስ መለኮታዊ ባሕርዩን እንዳጣ አያሳይም። መለኮትነቱን ይዞ በሰብአዊነት ኖሯል። እንደኛው ቢፈተንም ኃጢአትን አልፈጸመም። በመንፈስ ቅዱስ ኃይል ነበር። እኛም እንዲሁ ልንመላለስ ይገባል። በተራራው ላይ ክርስቶስ ከመለኮታዊ ክብሩ የተወሰነውን በማንጸባረቅ ልብሶቹና ፊቱ እንዲለወጥ አድርጓል (ማቴ. 17፡1-13)። የዕብራውያን መልእክት ጸሐፊ እንደሚለው፥ ይህ ራሱን ባዶ የማድረጉ ተግባር ክርስቶስ ሊቀ ካህናችን እንዲሆን አብቅቶታል (ዕብ. 2፡17-18)። የፊልጵስዩስ መልእክት መዋቅር ብዙውን ጊዜ የጳውሎስ መልእክቶች በሁለት ዐበይት ክፍሎች ይከፈላሉ። የመጀመሪያው ክፍል ጠቃሚ አስተምህሮዎችን፥ ሁለተኛው ክፍል ደግሞ ከእግዚአብሔር ጋር ያለንን ግንኙነት በሚያንጸባርቅ መንገድ እንዴት መመላለስ እንዳለብን ያስተምራል። የፊልጵስዩስ መልእክት ግን ይህን ስልት አይከተልም። መልእክቱ የግል ደብዳቤን ይመስላል። በውስጡ የምንመለከተው የጳውሎስን ግላዊ መረጃና ወዳጆቹ እንዲያውቁ የሚፈልጋቸውን አንዳንድ ትምህርቶች ነው። በመሠረታዊነት ደረጃ ጳውሎስ ስለ እሥራቱ በመናገር ይጀምርና (ፊልጵ. 1፡1-26) ክርስቲያኖች የእግዚአብሔር ልጆች መሆናቸውን በሚያሳይ መልኩ መኖር እንዳለባቸው ያስተምራል (ፊልጵ. 1፡27-2፡18)። ከዚያም ጳውሎስ ጢሞቴዎስንና አፍሮዲጡን ስለመለኩ ይናገራል (ፊልጵ. 2፡19-30)። በመጨረሻም፥ ስለ ሐሰተኛ አስተማሪዎችና እግዚአብሔርን ስለሚያስከብር አኗኗር ያስተምራል : (ፊልጵ. 3፡1-4፡23)። የፊልጵስዩስ መልእክት አስተዋጽኦ መግቢያ (ፊልጵ. 1፡1-11) የግል መረጃ፡- ጳውሎስ ስለ እሥራቱ ያብራራል (ፊልጵ. 1፡12-26) የመጀመሪያው ትምህርት፡- ጳውሎስ ለክርስቶስ እንዴት ልንኖር እንደሚገባን ያስተምራል (ፊልጵ. 1፡27-2፡18) የግል መረጃ ፡- ጳውሎስ ስለ አፍሮዲጡ መመለስና የጢሞቴዎስ መምጣት ይናገራል (ፊልጵ. 2፡19-30) ሁለተኛው ትምህርት፡- ጳውሎስ ስለ ክርስቲያናዊ አኗኗር ተጨማሪ ትምህርቶችን ይሰጣል (ፊልጵ. 3፡1-4፡19) ሀ. ጳውሎስ ስለ ሐሰተኛ አስተማሪዎች ያስጠነቅቃል (ፊልጵ. 3፡1-21) ለ. ጳውሎስ በአንድነት ለክርስቶስ እንዲኖሩ ያበረታታል (ፊልጵ. 4፡1-9) ጳውሎስ የፊልጵስዩስን ክርስቲያኖች ለስጦታቸው አመሰገነ (ፊልጵ. 4፡10-20) ማጠቃለያ (ፊልጵ. 4፡21-23) (ማብራሪያው የተወሰደው በ ኤስ.አይ.ኤም ከታተመውና የአዲስ ኪዳን የጥናት መምሪያና ማብራሪያ፣ ከተሰኘው መጽሐፍ ነው፡፡ እግዚአብሔር አገልግሎታቸውን ይባርክ፡፡)
ፕሬዝዳንት አንድሬ ዱዳ ከቢቢሲ ጋር ባደረጉት ቆይታ ቭላድሚር ፑቲን “የኬሚካል ጦር መሳሪያን ይጠቀማሉ ወይ” የሚል ጥያቄ ቀርቦላቸው ነበር። የፖላንዱ መሪም፤ የሩሲያው አቻቸው በዚህ ከባድ ጊዜ የትኛውንም ነገር ሊያደርጉ እንደሚችሉ ግምታቸውን አስቀምጠዋል። የሰው ልጅ የኬሚካል ጦር መሳሪያን ከሁለተኛው የዓለም ጦርነት በኋላ አይቶት እንደማያውቅ ያነሱት ፕሬዝዳንት ዱዳ፤ ፑቲን ግን ይህንን ሊያደርጉ እንደሚችሉ ገምተዋል። ሩሲያ የኬሚካል ጦር መሳሪያ የምትጠቀም ከሆነ የሰሜን አትላንቲክ ጦር ቃል ኪዳን ድርጅት (ኔቶ) ወደ ጦርነቱ አልገባም ያለውን ጉዳይ ሊያጤነው እንደሚችል ተናግረዋል። ኬሚካል ጦር መሳሪያን ሞስኮ ከተጠቀመች ኔቶ ወደ ጦርነቱ ሊገባ የሚችልበት ዕድል የተፋጠነ ሊሆን እንደሚችል የኔቶ አባል ሀገር የሆነችው ፖላንድ መሪ ጠቁመዋል። “የምትጠይቁኝ ፑቲን የኬሚካል ጦር መሳሪያ ይጠቀማሉ ወይ ብላችሁ ከሆነ፣ እኔ እንደማስበው አሁን ላይ ፑቲን ሁሉንም ነገር ሊጠቀሙ ይችላሉ፣ በተለይ በዚህ ከባድ ጊዜ” ሲሉ ፕሬዝዳንት አንድሬ ዱዳ ለቢቢሲ ተናግረዋል። አሁን ላይ የሩሲያው ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን በፖለቲካ“ተሸንፈዋል፤ በወታደራዊ መስክም እያሸነፉ አይደለም” ሲሉ ተናግረዋል ሩሲያ የኬሚካል ጦር መሳሪያን ከተጠቀመች ሁሉም ነገር ይቀያየራል ብለዋል።
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ፓትርያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ፣ የአዲስ አበባ ሀ/ስብከት ሰንበት ት/ቤት ወጣቶች በቤተ ክርስቲያኒቱ ውስጥ በተንሰራፋውና ለዕድገቷ መሰናክል ኾኖ በተደነቀረው ሙስናና ሸፍጥ ላይ በተጠናከረ ኃይል በመዝመት የተጀመረውን የአደረጃጀትና የአሠራር ለውጥ ከዳር እንዲያደርሱ አዘዙ፡፡ የአ/አበባ ሰንበት ት/ቤቶች አንድነት ሥራ አመራር ተወካይ ዲያቆን ዮናስ ኢሳይያስ ለፓትርያርኩ የፁረ ሙስና እንቅስቃሴ፣ ለአ/አ ሀ/ስብከት የአደረጃጀትና አሠራር ለውጥ ተግባራዊነት የሰንበት ት/ቤቶቹን የድጋፍ መግለጫ ሲያሰማ ብፁዕ ወቅዱስ አባታችን፣ ቅዱስነትዎ በይፋ የገለጹትንና እንዲስተካከል አበክረው ማሳሰቢያ የሰጡበትን የቤተ ክርስቲያን ዘርፈ ብዙ ችግር ለማረም በሚደረገው ጥረት ኹሉ በግንባር ቀደምነት መሰለፍ የእኛም የወላጆቻችንም ጽኑ አቋም እንደኾነና በታዘዝንበት መሥመር ኹሉ ለመሰለፍ ዝግጁዎች መኾናችንን ለቅዱስነትዎ በላቀ አክብሮትና ትሕትና ለመግለጽ እንወዳለን፡፡ አቡነ ማትያስ ትእዛዙን የሰጡት ሙስናና ብልሹ አስተዳደርን በሥር ነቀል እርማት ለማስተካከል ያስተላለፉትን መግለጫ ለመደገፍና የፓትርያርኩ ልዩ ሀ/ስብከት የኾነው የአዲስ አበባ ሀ/ስብከት ያዘጋጀው የአደረጃጀትና የአሠራር ለውጥ ጥናት ተግባራዊ እንዲኾን ለመጠየቅ ከትላንት በስቲያ ኀሙስ፣ ጥር 8 ቀን 2006 ዓ.ም. በመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት አዳራሽ ለተሰበሰቡት በሺሕ ለሚቆጠሩ የሰንበት ት/ቤት ወጣቶች በሰጡት መመሪያ፣ ቃለ ምዕዳንና የበዓለ ጥምቀት ቡራኬ ነው፡፡ ከአዲስ አበባ ሀ/ስብከት 160 ገዳማትና አድባራት የተሰበሰቡት የሰንበት ት/ቤት ወጣቶች በሀ/ስብከቱ የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት ሥራ አመራር አማካይነት ባወጡት መግለጫ፣ ፓትርያርኩ ሙስናና ብልሹ አስተዳደርን በማውገዝ ለማስተካከል አበክረው ሥራ በመጀመራቸው ምስጋናቸው አቅርበዋል፡፡ ብዙኃን የሰንበት ት/ቤት አባላት አይነኬ ኾኖ ቤተ ክርስቲያኒቱን ሲያስተቻት የቆየውን ሙስናና ብልሹ አስተዳደር እስከ እስር ደርሰው ሲታገሉት እንደቆዩም ተናግረዋል፡፡ የሙስናና ብልሹ አስተዳደር ተጠቂ እየኾኑ በማደጋቸው አስከፊነቱን በሚገባ እንደሚያውቁ በመግለጫቸው ያተቱት የሰንበት ት/ቤት ወጣቶቹ፣ ፓትርያርኩ በየጊዜው ያስተላለፏቸውን መመሪያዎች በመከታተልና የአዲስ አበባ ሀ/ስብከት ለአደረጃጀትና አሠራር ለውጥ ስለሚያደርገው እንቅስቃሴ በሀ/ስብከቱ ጽ/ቤትና በየክፍለ ከተማቸው በመወያየት ችግሩ ከመሠረቱ እንደሚወገድና በዘመናቸው የቤተ ክርስቲያኒቱ አስተዳደር ትንሣኤ እንደቀረበ መገንዘባቸውን ገልጸዋል፡፡ ሙስናንና ብልሹ አስተዳደርን ለማረም የሚካሔደው እንቅስቃሴ በእነርሱም በወላጆቻቸውም ጽኑ እምነት እንደተያዘበት የጠቀሱት ወጣቶቹ፣ ጥረቱን ከግቡ ለማድረስ ከፓትርያርኩ ጎን ቆመው በታዘዙበት መሥመር ለመሰለፍ ዝግጁዎች መኾናቸውን አስታውቀዋል፡፡ የመንበረ ጸባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ሰንበት ት/ቤት መዘምራን ወደ ጃንሜዳ ባሕረ ጥምቀት ሲያመሩ ‹‹የፀረ ሙስና እንቅስቃሴውን እንደግፋለን ብላችኁኛል፤ እኔም እንደምትደግፉኝ አምናለኹ፤›› በማለት ተስፋቸውን የገለጹት ፓትርያርክ አቡነ ማትያስ በበኩላቸው÷ ‹‹ዘመኑ የእምነት ጉድለትና የኑፋቄ ነው፤ ሐቅ፣ መልካም አስተዳደር፣ እውነተኝነትና ሓላፊነት ጠፍቷል፤ በቤተ ክርስቲያናችን ሸፍጥና ጉቦ ተንሰራፍቷል፤›› ሲሉ አምርረው ተናግረዋል፡፡ ስለ ሙስናና ብክነት ከሚሰጧቸው ተደጋጋሚ መግለጫዎች ጋራ ተያይዞ ‹‹ኹላችንም ሌቦች ተብለናል›› የሚል ቅሬታ ያቀረቡላቸው ወገኖች መኖራቸውን ያልሸሸጉት አቡነ ማትያስ፣ ‹‹የሚያመው ያመው ይኾናል፤ ኹላችኁም አማሳኞች ናችኹ የሚል አልወጣኝም፤ የሚያማስኑ እንዳሉ ግን ሐቅ ነው፤›› ሲሉ የችግሩ አስከፊነት ሊካድ እንደማይገባው አረጋግጠዋል፡፡ ሙስና ማለት ጥፋት ነው ሲሉ የቃሉን ትክክለኛ ንባብና ገላጭነት ያብራሩት ፓትርያርኩ፣ ‹‹በቤተ ክርስቲያን ያለው የሙስና ሙስና›› መኾኑን በመግለጽ በፀረ ሙስና ቅስቀሳው የሰንበት ት/ቤት ወጣቶቹ በይበልጥ እንዲዘምቱበት አሳስበዋቸዋል፡- ‹‹ተይዞ ባለው የፀረ ሙስና ቅስቀሳ እናንት የሰንበት ት/ቤት አባላት በይበልጥ ብትዘምቱበት፤ በተጠናከረ ኃይል ይህን ብትረዱኝና ከዳር ብናደርሰው አመሰግናችኋለኹ፡፡›› በተያያዘ ዜና÷ የአዲስ አበባ ሀ/ስብከትን የአደረጃጀትና አሠራር ለውጥ እንቅስቃሴ የሚበዙት የገዳማትና አድባራት አስተዳዳሪዎች፣ የጽ/ቤት ሠራተኞች፣ ማኅበረ ካህናት፣ ማኅበረ ምእመናንና የሰንበት ት/ቤት ወጣቶች እንደሚደግፉት እየተገለጸ ቢሰነብትም ‹‹ምእመናን በእኛ ሕግ ምን ያገባቸዋል፤›› የሚሉ አንዳንድ አስተዳዳሪዎች ቅሬታቸውን ለፓትርያርኩ ማቅረባቸውን የጠቅላይ ቤተ ክህነቱ ምንጮች ለአዲስ አድማስ ተናግረዋል፡፡ እንደምንጮቹ መረጃ፣ ቅሬታ አቅራቢ አስተዳዳሪዎቹ የመዋቅር ለውጡን የሚቃወሙ ሲኾኑ ከእነርሱም መካከል ለአደረጃጀትና አሠራር ለውጡ በተከታታይ የተካሔዱት የድጋፍ መግለጫ ስብሰባዎች ምእመናኑን በእነርሱ ላይ ኾነ ተብሎ ለማነሣሣት የታለሙ ናቸው ብለው ያምናሉ፡፡ ሰንበት ት/ቤቶቹ ከፓትርያርኩ ጋራ ባካሔዱት ውይይት ሙስናና ብልሹ አስተዳደርን በግልጽ በመቃወማቸውና በማጋለጣቸው ያሳሰሯቸውና ያስደበደቧቸው አስተዳዳሪዎች እንዳሉ ተገልጧል፡፡ የሰንበት ት/ቤት ወጣቶቹ የቤተ ክርስቲያንን ሀብትና ንብረት ለግል ጥቅም በማዋልና ለባዕድ አሳልፎ በመስጠት አላግባብ በልጽገዋል የሚሏቸውን አማሳኝ አስተዳዳሪዎች ዶሴ ለፓትርያርኩ ለማቅረብ፣ እንደ ሕጉ አግባብም ለፀረ ሙስና ኮሚሽን ለማመልከትም ዝግጅታቸውን ማጠናቀቃቸውን ከአዲስ አበባ ሰንበት ት/ቤቶች አንድነት ሥራ አመራር አባላት ተጠቁሟል፡፡ ዉሉደ ጥምቀት የቤተ ክርስቲያኒቱ የጥቅምት ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባኤ÷ ቤተ ክርስቲያኒቱ የሃይማኖት ዕንከን ሳይኖርባት፣ ሞያ ሳያንሳትና ተቆርቋሪ ምእመናን እያሏት በመልካም አስተዳደርና በፋይናንስ አያያዝ ምክንያት የምትወቀስበትና ልጆቿን የምታጣበት ታሪክ መገታት እንዳለበት የገለጸ ሲኾን የቤተ ክርስቲያኒቱን የአገልግሎት አፈጻጸም እሴቶችና መርሖዎች የሚገልጸው መሪ ዕቅድ ከገመገመ በኋላ ሙስናና የመልካም አስተዳደር ዕጦትን ከሥሩ ለመቅረፍ በሚያስችል አኳኋን ተዘጋጅቶ እንዲቀርብለት መመሪያ መስጠቱ ይታወሳል፡፡ ላይ ጃንዩወሪ 24, 2014 ምንም አስተያየቶች የሉም: ይህን ኢሜል አድርግጦማር አድርግ!Twitter ላይ አጋራFacebook ላይ አጋራለPinterest አጋራ በጣም አዲስ ልጥፎች በጣም የቆየ ልጥፍ መነሻ ደንበኛ ይሁኑ ለ፡ ልጥፎች (Atom) በአውሮጳ የካህናት አንድነት ማኅበር ሊቋቋም መሆኑ ታወቀ በ ኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ከመላዋ አውሮጳ የተውጣጡ ካህናት፡” የ... በእንተ ሙኒክ ደብረ ብሥራት ቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስቲያንና ሊቀ ብርሃናት ቆሞስ አባ ገብረ ሕይወት ፍስሐ [ጀርመን ] ምእመናን ከአንዱ ሀገር ወደ ሌላው ሀገር በተለያየ ምክንያት መሰደዳቸው አይቀሬ ነው:: ታዲያ ሲሰደዱ በሄዱበት ሀገር ሁሉ ቤተክርስቲያን ያስፈልጋቸዋል :: ምንም አያጠያይቅም የተመቻቹ ሁኔታዎችም አሉ... አስቸኩዋይ ጥሪ ለምእመናን በሙሉ የታላቁ የደብረ ሊባኖስ ገዳምን ለመርዳት ገዳሙ ጥሪ አስተላለፈ ገዳሙ በአሁን ሰዓት በመሬት መንሸራተት ምክንያት ከፍተኛ አደጋ እንደተጋረጠበት ተጠቅሶ ሰኔ 8 ቀን ከ7፡30 ጀምሮ በጠቅላይ ቤተ ክህነት የስ... ጾመ ፍልሰታ የእመቤታችን ዕረፍት ጾመ ፍልሰታ የእመቤታችን ዕረፍት Written By Hulubante Abebe on Tuesday, August 5, 2014 | 1:02 PM መ/ር ሳሙኤል ተስፋዬ ...
ኢትዮጵያ የለውጥ ማዕበል ውስጥ ናት። በመላው አገሪቱ የተቀሰቀሰው እምቢተኝነት በመንግሥት በኩል የገጠመው ጠንካራ እጅ ብዙ ዜጎችን ለሞት፣ ለእስር፣ ለስደት እና ለንብረት ውድመት የዳረገ ሆኗል። በመሆንም ላይ ይገኛል። ይሁን እንጂ የመንግሥት የብረት ጡጫ (አይረን ፊስት) ነገሮችን ከማረጋጋት ውጪ የበለጠ ቀውሱን እያሰፋውና እያበረከተው በመሔድ ላይ ይገኛል። በመንግሥት የሚፈጸሙት መንግሥታዊ ሽብሮች ደግሞ እንደ ቀድሞው ዘመን ተደብቀው የሚቀሩ ሳይሆን በተለያዩ ዘዴዎች ለሕዝብ ዓይንና ጆሮ የሚደርሱ ሆነዋል። በአልሞ ተኳሾች የተገደሉ ወጣቶች፣ በፖሊሶች ድብደባ ሲፈፀም የሚያሳዩ አሰቃቂ ቪዲዮዎች፣ ቃለ ምልልሶች እና የተቃጠሉ ንብረቶች ዘመኑ በፈቀዳቸው ቴክኖሎጂዎች በመሰነድ ላይ ይገኛሉ። ሌላው ቀርቶ መንግሥት ራሱ በምስጢር የሚያደርጋቸው ስብሰባዎች የድምጽ ቅጂዎች የአደባባይ ሲሳይ በመሆን ላይ ናቸው። በዚህ ዘመን ተወርቶና ተፈጽሞ ተደብቆ የሚቀር ምንም ምሥጢር ምንም ወንጀል አይኖርም። የለውጡ ማዕበል አንዴም ለብ፣ አንዴም ሞቅ፣ አንዴም በረድ እያለ የከረመ ሲሆን አሁን ግን በተለይም በኮንሶ፣ በኦሮሚያ እና በአማራ አያያዙን በማጠናከሩ ወደኋላ ከማይመለስበት ደረጃ ላይ የደረሰ ይመስላል። በአገር ውስጥ ብቻ የሚከናወነው ተቃውሞ አድማሱን በማስፋት በመላው ዓለም ያሉ ኢትዮጵያውያንን እና ትውልደ ኢትዮጵያውያንን በስፋት በማጠቃለል ላይ ነው። በዚያውም መጠን የመንግሥትም ጭካኔ የተሞላበት ርምጃ በከፋ መልኩ ቀጥሏል። መንግሥት በሚያደርገው ሰፊ እንቅስቃሴ ተቃውሞው በተለይ የምዕራባውያን ድጋፍ ሳያገኝ ለመቆየት የቻለ ቢሆንም አትሌት ፈይሳ ሌሊሳ በሪዮ ተቃውሞውን ለዓለም ከገለጠ በኋላ ምዕራባውያንም የሚያውቁትን፣ ነገር ግን ጀርባቸውን የሰጡትን ቀውስ በይፋ ወደመቃወም መግባታቸው እየታየ ነው። ይህ ጽሑፍ በሚዘጋጅበት ወቅት እንኳን የአሜሪካ ኮንግረስ ጉዳዩን ወደ ሕግ ደረጃ ለማድረስ ረቂቅ መዘጋጀቱን ጉዳዩን የሚመሩት የኒውጄርሲ ኮንግረስማን ክሪስ ስሚዝ (Chris Smith) ገልጸዋል። http://amharic.voanews.com/a/usa-congressman-chris-smith-on-ethiopian-human-right/3505870.html?nocache=1 የቀውሱ መጠን ከአገር አልፎ ዓለም አቀፍ ትኩረት ባገኘበት በአሁኑ ወቅት እኛ ኢትዮጵያውያንን ብቻ ሳይሆን የኢሕአዴግ አጋር የሆኑትን ምዕራባየውያንንም ሳይቀር የሚያሳስባቸው «ቀውሱ በምን መልክ ይጠናቀቃል?» የሚለው ጉዳይ ነው። ይህንን የሚገነዘበው ሕወሐት ዜጋውንም ፈረንጆቹንም ለማስደንበር «የሶሪያ»ን ካርድ በመሳብ ላይ ይገኛል። ተቃውሞው ከቀጠለ እንደ ሶሪያ የጦርና የውድመት አውድማ እንሆናለን በማለት ላይ ነው። ሽማግሌዎቹ መሪዎቹ ከጡረታቸው በመሰባሰብ ይህንኑ «የሶሪያ ካርድ»፣ የጀርመኖችን ሆሎኮስት እና የሩዋንዳን ፍጅት በማንሣት ላይ ናቸው።የኮሙኒኬሽን ዋና መሥሪያ ቤቱ በፎቶዎች የታጀበ የሶሪያ ውድመትን እንደ እያሰራጩ ነው። ጥያቄው ግን በአገራችን ያለው ሕዝባዊ እምቢተኝነት እንጂ ጦርነት አይደለም። አገሪቱን ሶሪያ የሚያደርጋት አውዳሚ ጦር መሣሪያ የያዘው ሕወሐት እና ወታደሩ ነው። ስለዚህ ማስፈራሪያቸውን «እንደ ሶሪያ እናደርጋችኋለን» በሚል እንወስደው ካልሆነ ሌላ ምንም አንድምታ የለውም። የፖለቲካ ምሁራን የራሳቸውን ትንታኔ መስጠታቸው እንደተጠበቀ ሆኖ በበኩላችን «ቀውሱ በምን መልክ ይጠናቀቃል?» የሚለውን በተለይም ከኦርቶዶክሰ ቤተ ክርስቲያን አንጻር ለመመልከት እንሞክራለን። ሑነት (Scenario ሴናሪዮ) አንድ፡- ምንም ላውጥ ሳይመጣ «ዘሀሎ»ው (Status Quo) ከቀጠለ (ማሳሰቢያ – ዘሀሎ የሚለው ስታትስኩዎ/ Status Quo የሚለውን ቃል የሚተረጉም ነው።) ሑነት አንድ ለረዥም ጊዜ የቀጠለው ሕዝባዊ እምቢተኝነት በመንግሥት አሸናፊነት ቢደመደም የሚለውን መላምት የተከተለ ነው። ይህ ሑነት ድኅረ 1997 ዓ.ም ምርጫ ያለውን ሑነት ይመስላል። እምቢተኝነቱ በሕዝቡ የበላይነት የማይጠናቀቅ ከሆነ ሕወሐት መራሹ መንግሥት ከ1997 በኋላ እንዳደረገው የዚህ ሕዝባዊ እምቢተኝነት መሪ ናቸው ብሎ የጠረጠራቸው ላይ በሙሉ የማያዳግም ርምጃ ይወስዳል። ይህም በተለይ የራሱ የኢሕአዴግ ክንፎች በሆኑት በብአዴን እና በኦሕዴድ የበታች አመራሮች፣ አባላትና ካዴሬዎቹ ላይ የከረረ ይሆናል። ከዚያም አልፎ ለእምቢተኝነቱ መፈጠር ምቹ ሁኔታ ናቸው የሚባሉትን ነገሮች በሙሉ ያጸዳል። ወጣት መሆን እንደ ወንጀል የሚታይበትን ክፉ አመለካከት ያበረታዋል። ወጣቶች የችግሩ ቀዳሚ ተጠቂዎች መሆናቸው ይቀጥላል። የአገዛዙ ቀንበር ከመቼም ጊዜ በላይ የጠነከረ ይሆናል። የአገዛዙ አካሎች የበለጠ በራስ መተማመን፣ ትዕቢትና ማን አለብኝነት ያሳያሉ። ማንም አያሸንፈንም የሚለው የቆየ ዘፈን የበለጠ ይጠነክራል። አሁን ያለው ዘሀሎ በዚሁ እንዲቀጥል ትልቅ ፍላጎት ያለው የቤተ ክህነት አመራር የተቆጣጠረው አስተዳደር ያለ እንደመሆኑ ጉዳዩ በሕወሐት/ኢሕአዴግ የበላይነት መጠናቀቁ ለቤተ ክህነቱ መሪዎች ትልቅ እፎይታ እንደሚሆን ይታወቃል። ለዚህም በአቅማቸው የለፉበት እና የሠሩበት፤ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያንን ሙሉ በሙሉ ሽባ በማድረግ የዚህ መንግሥት አገልጋይ ያደረጉ እንደመሆናቸው ሑነት አንድ የልፋታቸው ውጤት ተድርጎ ሊታሰብላቸው ይቻላል። ይሁን እንጂ ቤተ ክህነቱ ለመንግሥት ባሳየው ጠንካራ ድጋፍ ምክንያት ብዙው ክርስቲያን በመንፈሳዊ ሕይወቱ ረገድ የሚኖረው ቀቢጸ ተስፋ ወትሮም ከነበረው የባሰ መሆኑ አያጠያይቅም። በካህናት እና በመነኮሳት ላይ እንዲሁም በጳጳሳት ላይ የሚኖረው አሉታዊ አመለካከት የበለጠ ስር ይሰድዳል። በምዕራቡ ዓለም በካቶሊክ ካህናት ላይ አሉታዊ አመለካከቶች በመፈጠራቸው ካቶሊክ ቤተ ክርስቲያን ትልቅ ችግር እንደገጠማት ሁሉ በአገራችንም ቤተ ክርስቲያናችን የዚያ ዕጣ ሊወድቅባት ይችላል። ስለዚህም ከእምነት የሚያፈገፍጉ ሰዎች ቁጥር ሊጨምር ቢችል የሚደንቅ አይሆንም። በሌላም በኩል የኢሕአዴግ ማሸነፍ እና የበላይነቱን መጨበጥ በተለይም በካህናቱ አካባቢ ያለውን አድርባይነት እና ለፖለቲካው ተገዢ የመሆን «መለካዊ» ኑፋቄ የበለጠ ያሰፋዋል። ቤተ ክርስቲያን ለጣለችባቸው ሃይማኖታዊ ዓላማ ከመቆም ይልቅ በአድርባይነት እና ተመሳስሎ በመኖር አባዜ የፖለቲካውን ከበሮ በመደለቅ የተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያንን የወንጌል ዓላማ የሚዘነጉት ሰዎች ቁጥር አሁን ካለው የበለጠ አሳፋሪ ሆኖ ይቀጥላል። ሙስናው፣ ዓለማዊነቱ፣ አሰረ ክህነትን ያልጠበቁና ምንጫቸው ያልታወቀ መነኮሳት መብዛት፣ ገዳማትና አድባራት እንዲሁም አብነት ት/ቤቶችን መዘንጋቱ የበለጠ እየጨመረ ይሄዳል። ለዚህ መለካዊ ዓላማቸው እንቅፋት ናቸው ብለው የሚያስቧቸውን ተቋማት፣ አገልጋዮች እና አሠራሮች ወደ ማጥፋት ይሄዳሉ። ሑነት (Scenario) ቁጥር ሁለት ጥገናዊ ለውጥ ሁለተኛውና ይሆናል ተብሎ የሚጠበቀው አንዱ ሑነት መንግሥት «ጥገናዊ ለውጥ በማድረግ ሕዝባዊ እምቢተኝነቱን ያቀዘቅዘዋል» የሚለው መላ ምት ነው። ጥገናዊ ለውጥ መሠረታዊ ለውጥ አይደለም። መንግሥት የያዘውን መሠረታዊ ማንነት ሳይለውጥ አንዳንድ ለውጦችን በማድረግ ከምዕራባውያን አጋሮቹ እና ፖለቲካዊ ብስለት ከጎደላቸው ወገኖች ያጣውን መተማመኛ ማግኘት ነው። የኦሮሞን ጥያቄ ለመመለስ የአዲስ አበባን ማስተር ፕላን ሰርዣለኹ እንዳለውና ጥቂት የሙስሊም መሪዎችን እንደፈታው ያለ የታይታ ምልክቶችን ማድረግ ነው። ነገር ግን እነዚህ ከላይ የተጠቀሱት ርምጃዎች ከማንም አንጀት ጠብ የማይሉ በመሆናቸው ጥገናዊ ለውጥ ውስጥ ሊገቡ የሚችሉ አይደሉም። ስለዚህ ፈረንጆቹንም፣ አንዳንድ የሕዝባዊ እምቢተኝነቱ ተሳታፊዎችን ቀልብ ሊስብ የሚችለው ጋዜጠኞችን እና የፖለቲካ እስረኞችን መፍታት፣ ቢያንስ ከ1997 ዓ.ም በፊት ወደነበረው ሁኔታ መመለስ ሊሆን ይችላል። ይህ ማለት ሕወሐት በኢህአዴግ ውስጥ ያለውን ድርሻ ሳያስነካ፣ በኢኮኖሚው፣ በውትድርናውና በደኅንነቱ እንዲሁም በሌሎች መንግሥታዊ እርከኖች ላይ ያለውን የአንበሳ ድርሻ ሳያስወስድ በፖለቲካ ፓርቲዎች ላይ የጣለውን የብረት መጋረጃ በጥቂቱ ገለጥ ማድረግ፣ የግል ቴሌቪዥንና ሬዲዮኖችን እንዲሁም ጋዜጣና መጽሔቶችን መፍቀድ፣ ኢሕአዴግ ያልሆኑ ሰዎችን በሥልጣን ላይ ማስቀመጥ የመሳሰሉትን ሊያደርግ ይችላል። በሃይማኖቱ በኩልም አሁን በሥልጣን ላይ ያሉትን ፓትርያርክ ማትያስና አጋዦቻቸው የሆኑ የዘሀሎው ተጠቃሚዎችን ሳያነሣ ውጪ አገር በስደት የሚገኙት አባቶች እንዲገቡ፣ በቤተ ክህነቱ ያለው የአንድ ብሔረሰብ የበላይነት በመጠኑ ጋብ እንዲል የጥገና ለውጥ ሊያደርግባቸው ይችላል። ይህንን ተግባራዊ ለማድረግ በሽምግልና ስም «አንተም ተው አንተም» በሚል የሕዝብ ግንኙነት ሥራ መንግሥት የተቀሰቀሰበትን እምቢተኝነት ሊያረግቡ የሚችሉ የተለያዩ አካላትን ሚና ሊቀበል ይችላል። ተሸምግሎ ለሌሎች ሐሳብ እንደተገዛ በማስመሰል የጥገናውን ለውጥ ሊያካሒድ ይችላል። የአሸማጋይነቱን ሚና የሚጫወቱት ሰዎች በቅን ኢትዮጵያዊ መንፈስ የሚንቀሳቀሱ ያሉበትን ያህል ልባዊ ድጋፍ ለሚሰጡት የሕወሐት/ኢሕአዴግ ቡድን በምንም በምን ብለው የሕዝቡን ቁጣ በማብረድ ነገ ነጣጥሎ ለሚመታቸው አካል የሚያመቻቹም አሉበት። በርግጥ ከዚህ በፊት በተለያዩ አጋጣሚዎች የታየ እንደመሆኑ ሽምግልና እና ሕወሐት አብረው ይሄዳሉ ተብሎ አይጠበቅም። በሽምግልና የሚመጣ ጥገናዊ ለውጥ ከፍ ብለን በቁጥር አንድ ካየነው ሑነት ብዙም የተለየ ለውጥ ሊያመጣ አይችልም። የቀለም ቅብ የመሠረት ችግር ያለበትን ቤት ከመፍረስ አይታደገውም፤ ምስጥ የበላውን ምሶሶ ቀለሙን በመቀያየር ለውድቀት ማትረፍ አይቻልም። በጥገናዊ ለውጥ የሚታለሉ ሰዎች በጥቂት ነገር የሚደለሉና ከመጀመሪያውም የነገሮችን ጥልቀት ያልተረዱ ብቻ ናቸው። ሑነት (Scenario) ቁጥር ሦስት ሥር ነቀል ለውጥ ነገሮችን በጥሙና ስንመረምራቸው አሁን የተያዘው ሕዝባዊ እምቢተኝነት እና ዝግመታዊ ለውጥ አንድ ነገር ሥር ነቀል ለውጥ እየመጣ መሆኑን በቅጡ ያመለክታል። ይህ ሥር ነቀል ለውጥ ፍፁማዊ የመንግሥት ለውጥን ሊያመጣ የሚችል ርምጃ ነው። መንግሥት የፈቀደውን ያህል መሣሪያ የታጠቀ ቢሆን፣ የፈቀደውን ያህል አሰቃቂ እመቃ እና አፈና በማድረጉ ቢገፋም፣ አንዱን ብሔረሰብ ከአንዱ ማጋጨቱ ምንም ያህል በመንግሥት ደረጃ ቢናፈስም ይህ የኅዳጣን (የጥቂቶች) መንግሥት መውደቁ አይቀርም። ምናልባት መቅረብ ያለበት ጥያቄ «መቼ?» የሚለው ነው። ሥር ነቀል ለውጡ ይዞት የሚመጣቸው በጎ ውጤቶች እንዳለው ሁሉ ላለፉት 25 ዓመታት በተፈፀሙ አፍራሽ ተግባራት ምክንያት አገሪቱን የሚያስከፍላት ዋጋም መኖሩ ከግምት ውስጥ መግባት ይኖርበታል። ሕወሐት የተደራጀ ኃይል እንደመሆኑ በአንድ ጊዜ ብን ብሎ ሊፈርስ የሚችል አይደለም። ነገር ግን መንግሥታዊ ሥልጣንን ተቆናጥጦ ለመቆየት ሕዝቡ አልገዛም ከማለቱ የተነሣ «ቤዝ« ወደሚለው የትግራይ ግዛት ሊያፈገፍግ ይችላል። ብዙዎቹ መሪዎቹና ደጋፊዎቹም ንብረታቸውን ወደማሸሽ፣ አገር ጥለው ወደመሸሽ ሊገቡ ይችላሉ። የዚያ ምልክቶች መታየት ከጀመሩ መቆየታቸውን ልብ ይሏል። ሕወሐት ወደ ቤዙ ማፈግፈግን ከመረጠ (ደርግ ትግራይንና ኤርትራን ለቅቆ ሲወጣ እንዳደረገው) በሰላም፣ ያለምንም ውድመት ይወጣል ብሎ መገመት የዋህነት ይሆናል። ከዚህ ቀደም በመሐል አዲስ አበባ ሳይቀር ፍንዳታዎችን በማቀነባበር «አሸባሪዎች ፈጸሙት» እንዳለውና ከጥቂት ሳምንታት በፊትም በመተማ ይኖሩ የነበሩ የትግራይ ተወላጆችን የዘር ፍጅት እንደደረሰባቸው በማስመሰል በደኅንነቱ በኩል እንዳሰደዳቸው ሁሉ (http://wazemaradio.com/?p=2853)፣ አሁንም በትግራይ ሕዝብ ንብረቶች እና ሕይወት ላይ እንዲሁም በተቀረው ኢትዮጵያዊ ዜጋ ንብረቶች ላይ ውድመት ሊቃጣ ይችላል የሚል ስጋት አለ። «ባልበላው ጭሬ ላፍሰው» የሚለው ተረት በተግባር ሲውል ስላየን ይህንን አለመጠበቅ የዋሕነት ይሆናል። ጥያቄው ለዚያ ጊዜ ያለን ዝግጅት ምንድነው የሚለው ብቻ ነው። የሕወሐት የብረት አገዛዝ መላላት ብቻ ሳይሆን መሰባበር ሲጀምር ይኸው ቀውስ የንጹሐን ወገኖችን ሕይወት የሚያበላሽ እንዳይሆን በተለይም ቤተ ክርስቲያን እና ቤተ ክርስቲያንን የመሳሰሉ ተቋማት ትልቅ ኃላፊነት አለባቸው። ሕወሐት በደህና ጊዜ መንግሥታዊ ያልሆኑ ተቋማትን በማሽመድመዱ ምክንያት እና ማኅበረሰባዊ ሰንሰለቱ ባይበጠስም እንዲቀጥን በማድረጉ ለዚህ ዓይነቱ ክፉ ጊዜ ይጠቅም የነበረውን ማኅበራዊ ካፒታል አባክኖታል። ስለዚህም ለችግር ጊዜ መድረስ ይገባት የነበረችው ቤተ ክርስቲያን ያንን ሰማያዊ ኃላፊነቷን ልትወጣ የምትችልበትን አቅም አድክሞታል። መሪዎቿ በመለካዊነት የተጠመቁ በመሆናቸው ምክንያት የአስታራቂነትን እና የአረጋጊነትን ሚና ሊጫወቱ የሚችሉበት ዕድል በእጅጉ ተመናምኗል። በሕዝቡ ዘንድ ያላቸው ተቀባይነት የተጎዳ በመሆኑ ቃላቸውን ሊሰማ የሚችል ሰው ማግኘት ከባድ ይሆናል። ከሕዝብ ጋር አብሮ ችግርን መካፈል፣ ስቃዩን መሰቃየት፣ ኃዘኑን ኃዘን ማድረግ የሚጠቅመው ለዚህ ዓይነቱ ክፉ ጊዜ ነበር። ሕወሐት ሥልጣኑን ሲለቅ አሜሪካዊው ፓትርያርካችን ዜግነት ወደተቀበሉበት አገር መመለሳቸው የማይቀር ነው። እሳቸውም በተራቸው የስደት ሲኖዶስ፣ የስደት አስተዳደር፣ የስደት ካህናት ወዘተ ወዘተ ይዘው ይቀጥላሉ። በስደት አገር በሕዝቡ ላብ የተቋቋሙት አብያተ ክርስቲያናት ሰላም እና አገልግሎት በዚህ አይታወክም ብሎ መገመት የዋሕነት ነው። የዘመናችን ክፉ ፖለቲካ በአስተሳሰብ ላይ የተመሰረተ ሳይሆን በአገር ልጅነት፣ በብሔረሰብ እና በቋንቋ ላይ የቆመ እንደመሆኑ የአብያተ ክርስቲያናቱም አሰላለፍ ያንን መከተሉ የሚጠበቅ ነው። ከዚህ በፊት የተሞከረ እንጂ አዲስ ነገርም አይደለም። እውነታውን ላለመመልከት ዓይናችንን ካልጨፈንን በስተቀር። አገሪቱ መሠረታዊ ለውጥ ስታደርግ የቤተ ክርስቲያን አስተዳደርም ሥር ነቀል ለውጥ ይጠብቀዋል። ፓትርያርክ ማትያስና አጋሮቻቸው ስደትን መረጡም አልመረጡም በስደት ላይ የነበሩት አባቶች በፈንታቸው በኅብረትም ይሁን በየግላቸው ወደ አገራቸው መግባታቸው የሚጠበቅ ነው። ከ25 ዓመታት በላይ ከቤተ ክህነቱ አስተዳደር ተለይተው እንደመቆየታቸው የተሰደዱት ሲመለሱ በአገር ውስጥ ካለው ጋር ያለ ምንም ችግር ተዋሕደው አገልግሎታቸውን እንዲፈጽሙ ምን ሊደረግ ይገባል? በዚህ 25 ዓመት በቤተ ክርስቲያን ላይ ወንጀል የፈፀሙ፣ ንብረቷን የዘረፉ ሰዎች አሉ። አስተዳደራዊ ብቻ ሳይሆን ሌሎች ወንጀሎች ተፈጽመዋል። የነበረው እንዳልነበር ሆኗል። ሥር ነቀሉ ለውጥ የበለጠ መተረማመስና ዝርፊያ የነገሠበት እንዳይሆን ዝግጅት እስካልተደረገ ድረስ የአባትህ ቤት ሲዘረፍ አብረህ ዝረፍ ለሚሉ ወንጀለኞች በር መከፈቱ አይቀርም። እንግዲህ ዞሮ ዞሮ ጥያቄው ለቤተ ክርስቲያን አባቶች፣ ለሊቃውንቱ፣ ለምእመናኑ እና ጉዳዩ ለሚመለከታቸው የኢትዮጵያ ልጆች ሁሉ ነው። አገራችን ላይ እየመጣ ያለውን ሑነት አስመልክቶ ምን ያህል ተዘጋጅተናል? የዳር ተመልካቾች ሆነን እንቅር ወይንስ በአገራችን ጉዳይ ወሳኝ ሚና እንጫወት? ጥቂት ግለሰቦች ከደም አፍሳሹ መንግሥት ጋር ወግነው በሚፈጽሙት በደል የቤተ ክርስቲያናችን ታሪክ በሙሉ በዚህ ጥቁር ነጥብ ይበላሽ ወይንስ ይህንን የሚክስ ተግባር እንፈጽም? እዚህም እዚያም በግላችን እንጩህ ወይንስ በቤተ ክርስቲያን ልጅነታችን ለአገራችን በአንድነት ድምጻችንን እናሰማ? ታሪካዊው ጥያቄ ቀርቦልናል። መልሳችን ይጠበቃል። ይቆየን ኤፍሬም እሸቴ በኢትዮጵያ በሚታተሙ እንደ አዲስ ጉዳይ ባሉየግል መጽሄቶች ሃሳቡን ከማካፈል በተጨማሪ በአደባባይ የጡመራ መድረክ ላይ ለረዥም ጊዜ በተለያዮ ርዕሰ ጉዳዮች ላይ ጦምሯል።
በ2003 ዓ.ም. በአይቮሪ ኮስት በተካሄደው ብሔራዊ ምርጫ ላይ በተነሳው ግጭት ፣ ወደ ሶስት ሽህ የሚሆኑ ሰዎች እንደተገደሉ ይታወሳል። ባለፈው ሳምንት የተጠናቀቀው ምርጫ ግን ሰላማዊ እንደነበረ ተገልጿል። የፖለቲካ ተቀናቃኛቸው ፓስካል አፊ ንጉሳን (Pascal Affi N'Guessan)፣ ሀገሪቱ ካለፈው ምርጫ ማጥ ለመውጣት በምታደርገው ጥረት፤ የህዝቧ መከፋፈልን ካልፈታች ወደፊት ችግር እንደሚፈጥር ይገልጻሉ። አላሳን ዋታራ የምርጫውን ሂደት እንዲህ ይገልጹታል። “ምርጫው በጣም ጥሩ ነበር። ግልጽ፣ ተዓማኒና በዲሞክራሲያዊ በሆነ ሂደት ስለተፈጸመ ግሩም ነበር። ከዚህ በፊት የተካሄደው ብሔራዊ ምርጫ ሁከት የሞላበት ስለነበር፤ ከአሁኑ ምርጫ ውጤት ብዙ መሻሻሎችን ጠብቄ ነበር” ብለዋል። ቀጥለውም፣ “ለሃገሬ አዲስ ሕገመንግስት ብመሰርት በጣም ደስ ይለኛል። የህዝቡን ህይወት ማሻሻልና ለወጣቶች እድል መፍጠር በጣም አስፈላጊ ነው። ሃገሪቷ ሰላምና ዲሞክራሲ እንዲሰፍንባት እጥራለሁ። በኮትዲቯር የስልጣን ዘመኔ ሲያበቃ ማየት የሚፈልገውም ሀገራችን የዲሞክራሲ ሞዴል እንድትሆን ነው” ብለዋል። ጥሩ የኢኮኖሚ ፖሊሲዎችና ሁኔታ ሕዝባዊ መግባባትን እንደሚያስከትል እየተመለከትን ነው። ከዚህ በፊት ካየነው ቀውስ፣ የዛሬው ምርጫ ከ 50 በመቶ የሚሆኑ ሰዎችን ያሳተፈ ሰላማዊ መሆኑ እድገትን ያሳያል። ለሚመጣው ትውልድ ይህንን አካሄድ መቀጠል አለብን። የአይቮሪ ኮስት ፕረዚደንት አላሳን ዋታራ የአይቮሪ ኮስት የሕገ መንግስታዊ ፍርድቤት የምርጫውን ውጤት አጣርቶ ከአንድ ሳምንት በኋላ አሸናፊውን ለማረጋገጥ እቅድ አለው። የምክር ቤቱ ማረጋገጫ ፕሬዝደንት ዋታራን ቃለ-መሀላ አስፈጽሞ ለሚቀጥሉት 5 ዓመታት ሀገሪቱን እንዲያስተዳድሩ ህጋዊ ይሁንታ የሚሰጥ ይሆናል። አላሳን ዋታራ ባለፈው ሐሙስ የምርጫው አሸናፊ ይፋ ከተደረገ በኋላ ከፈረንሳይኛ ሰርቪስ የአሜሪካ ድምጽ ጋዜጠኛ ጋር ቃለ-ምልልስ አድርገዋል። ዝርዝሩን ሳሌም ሰለሞን አቀርበዋለች። ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያዳምጡ።
የኔልሰን ማንዴላን ሕልፈት በማስመልከት አውስትራሊያ ከሚገኘው ኤቢኤስ ሬዲዮ የአማርኛ አገልግሎት ጋር ቃለ ምልልስ አድርገዋል፡፡ መንግሥቱ ለሬዲዮው በሰጡት ቃለ ምልልስ እንደገለጹት፣ በእሳቸው በትረ ሥልጣን ወቅት ማንዴላ የአገሪቱን ከፍተኛ የክብር ሽልማት ከመጎናፀፈቸውም ባሻገር፣ የአንድ መቶ ሺሕ ዶላር ገንዘብ ተበርክቶለቸዋል፡፡ ይህና ቀሪው ንግግራቸው እንዲህ ቀርቧል፡፡ ‹‹ማንዴላና የተወሰኑ ተከታዮቻቸው ወደ ኢትዮጵያ በስውር መጥተው፣ ወታደራዊ ሥልጠና አግኝተውና እግረ መንገዳቸውን ሞሮኮን ጐብኝተው ወደ ደቡብ አፍሪካ ማምራታቸውን ተገንዝቤያለሁ፡፡ ‹‹በዚያን ጊዜ አሜሪካኖች በአማካሪነት ኢትዮጵያ ውስጥ ነበሩ፡፡ እስራኤሎችም ነበሩ፡፡ ከደቡብ አፍሪካ ጋር ግንኙነት የነበራቸው በመሆኑ የማንዴላን ኢትዮጵያ ውስጥ መገኘትና ወታደራዊ ሥልጠና በመከታተል እግር በእግር እየተከታተሉ መረጃ ሲሰበስቡ ስለሰነበቱ፣ ሰውየው አገራቸው እንደደረሱ ወዲያውኑ እጃቸው ተይዞ ወህኒ ቤት ገብተዋል፡፡ ‹‹በሮቢን ደሴት ውስጥ ብቻ ሳይሆን በተለያየ ጊዜ ከአንድም፣ ሁለት ሦስት ጊዜ ጆሃንስበርግ ውስጥ ታስረዋል፡፡ የመጨረሻውና ትልቁ ለ27 ዓመት የታሰሩበት ጊዜ ነው፡፡ ‹‹እኔ ማንዴላን በስም እንጂ በገጽ አይቼ አላውቅም፡፡ ልጆች ሆነን በምንሰማው ሁሉ ስለአፓርታይድ ያለንን ጥላቻ በተለያየ መልኩ የምንገልጽ ሰዎች ነበርን፡፡ በኢትዮጵያ አብዮት ወቅት ተለቅቀው በመጀመሪያ ደረጃ ዚምባቡዌ በሁለተኛ ደረጃ ኢትዮጵያ መጥተዋል፡፡ እንደ አጋጣሚ በዚያን ጊዜ የአፍሪካ መሪዎች ስብሰባ በሚካሄድበት ጊዜ እሳቸውም የስብሰባው ተሳታፊ ነበሩ፡፡ አጋጣሚ ሆኖ ጤናቸው በጣም የተጐሳቆለና ብርድ ቢጤም መትቷቸው ታመው ስለነበር እኛ ዘንድ ከአንድ ሳምንት በላይ አስታምመናል፡፡ ጠና ያለ በሽታ ስለነበር ሐኪሞች ተሰባስበው የሚቻለውን ሕክምና ሁሉ አድርገው አስታምመናል፡፡ ‹‹ስለታሪካቸው፣ ስለ ወህኒ ቤቱ፣ ስለሌላውም ሁሉ በሰፊው አነጋግሬያቸው አጫውተውኛል፡፡ በመጨረሻም የጠየቁኝ ነገር ነበር፡፡ የዚያን ጊዜ ከእስር ቤት እንደወጡ ስለዓለም ወቅታዊ መረጃ ያላቸው ግንዛቤ ውስን ስለነበረ እንዴት ሆኖ ነው ሶቪየት ኅብረት እንዲህ ዓይነት ሥራ የሠራው? ለመሆኑ ዓለም አቀፋዊ ስብሰባ አልተደረገም ወይ? አልተነጋገራችሁም ወይ? በዚህ መልኩ እንዴት ነው አብዮት የተቀለበሰው፣ ወዘተ በማለት እነ ጐርባቾቭ ስለሠሩት ሥራ በመጸጸት፣ የእኔ አገር ለሶሻሊዝም በጣም የተመቻቸች (ፈርታይል) ነች፤ የምናራምደው ይኼንኑ ነው አሉኝ፡፡ አይ እንደዚህ ዓይነት ውሳኔ ላይ ከመድረስዎ በፊት እስቲ ጊዜውንና ወቅቱን ይዩት፡፡ እርስዎ ዓለምን የሚያውቁበት ሁኔታ በእስር ቤቱ ምክንያት ምን እንደሚመስል ትንሽ ሰንብተው ይመልከቱና የሚወስዱትን ዕርምጃ ቢያመዛዝኑ ይሻላል፡፡ እኔ የምደግፈውና እናንተም ያነሳችሁት መፈክር ‹አንድ ሰው አንድ ድምፅ› (ዋን ማን፣ ዋን ቮት) ባላችሁት መርህ መሠረት የደቡብ አፍሪካ ሕዝብ ነፃነቱን ያግኝና ከዚያ በኋላ የትኛውን የዕድገት አቅጣጫ እንከተል የሚባለውን ነገር ልታዩት ትችላላችሁ አልኳቸው፡፡ ይህን ያህል ነው የተነጋገርነው፡፡ ‹‹በእኛ በኩል ምን የምንረዳው ነገር ካለ ብንላቸው ምንም ነገር የለም፡፡ በአሁኑ ጊዜ በፖለቲካ ውሳኔ ነው የተፈታሁት፡፡ ነፃነታችንም በዚሁ መልኩ የተገኘ ስለሆነና ሌላ ትግል የሚጠይቅ ባለመሆኑ ምንም ዕርዳታ አያሻኝም አሉ፡፡ እኔ እንኳ ትጥቅ ወይም ሌላ ያስፈልግ ይሆን በሚል ነው የጠየቅኳቸው፡፡ ለሰውየው ትልቅ ክብር ስላለኝ በመሪ ደረጃ ያን ጊዜ ባይሆኑም አውሮፕላን ማረፊያ ድረስ ሸኘኋቸው፡፡ የዚያን ጊዜ ኦሊቨር ታምቦ በፅኑ ታሞ ስለነበር እርሱን ስዊድን ሄጄ ልጠይቅና ህንድ ደርሼ ወደ አገሬ እመለሳለሁ አሉኝ፡፡ ‹‹መቼም ከእስር ቤት ነው የወጡት፡፡ ምንም ነገር የላቸውም በሚል ግምት አንድ መቶ ሺሕ የአሜሪካ ዶላር ቼክ ሰጠኋቸው፡፡ ከዚያ በኋላ የተገናኘነው ዚምባቡዌ ነው፡፡ ዚምባቡዌ በዚያን ጊዜ የገለልተኛ ንቅናቄን ታስተናግድ ስለነበር በዚያን ጊዜ ነው የተገናኘነው፡፡ ‹‹ብዙ ሰዎች ሰውየውን ለማነጋገር ያስቸግሩ ስለነበርና የነበራቸውም ጊዜ በጣም ውስን ስለበር እኔም በዚያ ላይ ተጨምሬ ማስቸገር አልፈለግሁም፡፡ ማንዴላ እንደ ብርቅ ናቸው፡፡ ግማሹ ቀርቦ ለማነጋገር፣ ምን ዓይነት ሰው ነው፣ ምንስ ይመስላል በሚል ብዙዎች መሪዎች ከፍ ያለ ጉጉት ስለነበራቸውና የማነጋገር ጊዜ ስላነሰ፣ እኔ በዚህ ጊዜ ፕሮቶኮሌን ልኬ ሳነጋግራቸው፣ በከፍተኛ ችግር ውስጥ ያሉ ሰው ናቸው፡፡ እንጃ ምን ያህል እንደሚያነጋግሩዎት አሉኝ፡፡ አይ እንግዲያውስ እግረ መንገዳችንን ስብሰባው ላይ እንዴት ነዎት? ተሻለዎት? ምን አዲስ ነገር አለ? አልኳቸው፡፡ አመሰግናለሁ ኢትዮጵያ ውስጥ ለተደረገልኝ ሁሉ በሚል ተለያየን እንጂ የሰፋ ውይይት አላደረግንም፡፡ ‹‹ኢትዮጵያ በመጡ ጊዜ እንደሚታወሰው በከፍተኛ ክብርና ሥርዓት በወቅቱ ኢትዮጵያ ውስጥ የነበረውን የኢትዮጵያን የክብር ኰርዶን ነው የሸለምናቸው፡፡ ስለተደረገው ትግልና ስለሳቸው ማንነትም ሰፋ ያለ ንግግር አድርጌያለሁኝ፡፡ በዚያው መሠረት እሳቸውም አንፃራዊ መልስ ቀደም ብሎ ኢትዮጵያን እንዴት እንደሚያውቋት፣ ኢትዮጵያ ብቸኛ የነፃነት ኰከብ ሆና እንደኖረችና ከልጅነት ጀምሮ ኢትዮጵያን ሲያስቡ፣ እንደተስፋ ሲመለከቱ የኖሩ መሆናቸውን፣ በሒደትም ያዩትና የተገነዘቡት ይኼንኑ መሆኑን የሚገልጽ ታሪካቸውን ተናግረዋል፡፡ ዛሬ ተመልሼ መጥቼ መካከላችሁ ስቆም የሚሰማኝ እንደገና የመወለድ ዓይነት ነው በሚል በጣም ልብ የሚነካ ንግግር አድርገዋል፡፡ ከዚያ በኋላ ዚምባቡዌ ከመገናኘታችን በቀር አላገኘኋቸውም፡፡ ከፕሬዚዳንትነት ወርደው ሌሎች ሥራውን በሚመሩበት ጊዜ ብዙ ኢትዮጵያውያን ችግር ይደርስባቸው ስለነበር ኢትዮጵያውያንን አትንኩ፣ አገራቸው ነው፣ ይኑሩ ተንከባከቧቸው ብለው በታቦ ምቤኪ ጊዜ በመናገራቸው ዛሬ ኢትዮጵያውያን ሁሉ ይኼ ነገር በከፍተኛ ደረጃ ይሰማቸዋል፡፡ የሰሞኑም ሐዘን በኢትዮጵያውያን ላይ ልዩ ስሜት እንደሚያሳድርባቸው አልጠራጠርም፡፡ ይኼን ነው የማውቀው፡፡ ሌላው ጽፈዋል፡፡ ‹ረጅሙ ጉዞ› የሚውን መጽሐፍ ጽፈዋል፡፡ እዚያ መጽሐፍ ውስጥ ስለኢትዮጵያ የሚያውቁትን፣ ያዩትንና የተደረገላቸውን ነገር አትተው በአክብሮትና በፍቅር ጽፈዋል፡፡ ይኼንን ነው ስለማንዴላ የማስታውሰው፡፡ በማንዴላ ሕልፈት ምን ተሰማቸው? እዚህ በደቡባዊ አፍሪካ አካባቢ የምንገኝ ሰዎች የሰውየውን የጤና ሁኔታ እናውቃለን፡፡ በየጊዜውም እንሰማለን፡፡ መሪዎች ወንድሞቼም ሁሉን ነገር ስለሚያውቁ ይነግሩኛል፡፡ የጊዜ ጉዳይ እንጂ ሰውየው ዕድሜያቸው ውስን እንደሆነ ስለምናውቅ፣ ሆስፒታልም ለመጀመሪያ ጊዜ በረጅሙ መቆየታቸው፣ ልባቸው በከፍተኛ ደረጃ መታወኩ ብሎም መናገር እንደተሳናቸውና እንዳይሞቱ ያህል ይጠበቁ ስለበር፣ ነገ ተነገወዲያ ከማለት ባሻገር ስለሰውየው በቂ ግንዛቤ ስለነበር፣ ሕልፈታቸው እንግዳ ወይም ያልተጠበቀ ነገር አልሆነም፡፡ ያዘንነው ቀድም ብሎ ስለሆነ ሞታቸው ለኔ በግሌ ልዩ ሁኔታ አልፈጠረም፡፡ ወደፊት እንዴት ያስታውሷቸዋል? እኔ እዚህ ቁጭ ብዬ ስለደቡብ አፍሪካ መተንበይ ያስቸግረኛል፡፡ በውጪው ዓለም በብዙ እንደሚነገረው ለረዥም ጊዜ በእስር መማቀቃቸውና ለነፃነት መታገላቸው ብዙ ብዙ የሚደነቅ፣ የሚወደዱበት፣ የሚከበሩበትና ጀግና የሚያሰኛቸው ሥራ ቢኖርም በሌላ በኩል ደግሞ ውስጥ ያሉ የትግል አጋሮቻቸውንና ጓዶቻቸው በአንዳንድ ችግርና ድክመት ምክንያት ደስተኞች አይደሉም፡፡ ተቃዋሚም አላቸው፡፡ ይኼንን የውጭው ዓለም በውል የሚያውቀው አይመስለኝም፡፡ እስር ቤት በነበሩ ጊዜ ረዥምና ሰፊ ውይይት ተደርጎ ነው እንለቃችኋለን ነፃነታችሁን ታገኛላችሁ፣ አመራርም ላይ ትቀመጣላችሁ፤ ነገር ግን በምንም ዓይነት ሁኔታ ደቡብ አፍሪካን ልትለውጡ አትችሉም፡፡ የነጩን ኅብረተሰብ ሀብት ንብረት ልትነኩ አትችሉም፤ ወይም የጊዜውን ሶሸሊዝም ወይም ማኅበራዊ ሥርዓት የሚባል ነገር አይታሰብም፡፡ በዚህና በዚያ ዓይነት ሁኔታ እንድንኖር ፈቃዳችሁ ከሆነ ነፃነታችሁን ለመስጠት በሚል መንገድ ከውስጥም ከውጭም ከፍተኛ ተፅዕኖ የተደረገባቸው ሰዎች ናቸው፡፡ በዚህ ሁኔታ ወጥተው ያለውን ሥርዓትና ኢኮኖሚ እንዳለ ተቀብለዋል፡፡ በዚህ ምድር በጥቁር ሕዝብ ላይ ግፍ ተፈጽሞ እንደሆነ ደቡብ አፍሪካን የሚያክል የለም፡፡ መግደል፣ መግረፍ፣ ማሰቃየት፣ ማሰርና ማስራብ ብቻ ሳይሆን ወይም ኢሰብዓዊ የጉልበት ሥራ ማሠራት ብቻ ሳይሆን ጥቁሮች እንዳይራቡ፣ እንዳይወለዱ በየምክንያቱና በጤና ችግር ወደ ሆስፒታል በሚሄዱበት ጊዜ በሚስጥር እንዳይወልዱ እያመከኑ የኖሩ ናቸው የአፓርታይድ አራማጆች፣ ነጮቹ፡፡ ብዙዎቹ ጥቁሮች ለዚህ ያላቸው ጥላቻ ወሰን የለውም፤ መናገር ያቅታል፡፡ በእንዲህ ዓይነት መንገድ ከእነሱ ጋር መኖር አለበት ወይ? የሀብት ክፍፍሉና የኑሮ ሁኔታም በእንዲህ ዓይነት መልኩ መቀጠል አለበት ወይ? የሚሉ ብዙ ተቃዋሚዎች አሉ፡፡ ማንዴላ የሚታሰቡበትና የሚከበሩበት የ27 ዓመት እስር ብሎም ደግሞ ነፃነት የማምጣቱ ጥረት አሁን ያለችውን ደቡብ አፍሪካ የመፍጠሩ ነገር እንደተጠበቀ ሆኖ፣ የወደፊቷን ደቡብ አፍሪካ በሚመለከት አዲሱ ትውልድ ያለው ዓላማ ከእነማንዴላ የተለየ ነው፡፡ ዛሬ ነፃነት አለ ብለው ብዙዎች አያምኑም፡፡ የነፃነት ሰንደቅ ዓላማ ነው የምናውለበልበው እንጂ ሁሉም ነገር የነጮች በመሆኑ፡፡ ተወላጁ ቦታ የለውም ተብሎ ስለሚታመንና እውነትም ስለሆነ የወደፊቷ ደቡብ አፍሪካ ከማንዴላ ጋር መያያዟን እጠራጠራለሁ፡፡ (ሪፖርተር)