text
stringlengths
414
53.2k
በኢንዶኔዥያዋ ጃቫ እና ባሊ ደሴቶች በደረሰ ከባድ ርዕደ ምድር፣ ሦስት ሰዎች መሞታቸው ተገለፀ። አደጋው፣ በአካባቢው የነበረውን የነዋሪዎች ጭንቀት ያባባሰ መሆኑም ተመልክቷል። ዋሺንግተን ዲሲ — በኢንዶኔዥያዋ ጃቫ እና ባሊ ደሴቶች በደረሰ ከባድ ርዕደ ምድር፣ ሦስት ሰዎች መሞታቸው ተገለፀ። አደጋው፣ በአካባቢው የነበረውን የነዋሪዎች ጭንቀት ያባባሰ መሆኑም ተመልክቷል። ሦስቱ ሰዎች የሞቱት፣ በሬክተር መለኪያ 6.0 የተመዘገበውና አያሌ ውድመት ያደረሰው ርዕደ ምድሩ በደረሰባት በጃቫ ደሴት እንደሆነም ታውቋል። ዓመታዊው የዓለም ባንክና የዓለማቀፍ የገንዘብ ድርጅት /አይኤምኤፍ/ ስብሰባዎች የሚስተናገዱባት የባሊ ደሴት ነዋሪዎች፣ ንብረቶቻቸውን አንዳንድ ቁሳቁሶችን በማውጣት ተጠምደው እንደነበርም ተገልጧል።
የአውሮፓ ህብረት ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ቻርለስ ሚሸል የአውሮፓ ህብረት መሪዎች ሀሙስ በሚደረገው ምርጫ ዩክሬንን በዕጩነት በመምረጥ ድምጻቸውን ይሰጣሉ ብለው እንደሚተማመኑ አስታወቁ፡፡ በብራስልስ የተሰባሰቡት የአውሮፓ ህብረት መሪዎች፣ በዩክሬን ያለው ጦርነት፣ በዓለም የምግብ ደህንነት ላይ በሚያሳድረው ተጽእኖና፣ እንዲሁም በአውሮፓ ተጨማሪ የኢኮኖሚ፣ ወታደራዊና ሰብአዊ ድጋፍ ላይ እንደሚነጋገሩ ተመልክቷል፡፡ የአውሮፓ ህብረት ኮሚሽን ባላፈው ሳምንት ዩክሬንና አጎራባቿ የሆነችው ትንሿ አገር ሞልዶቮ ለአውሮፓ ህብረት አባል ዕጩነት እንዲቀርቡ ሀሳብ አቅርቧል፡፡ 27 ወደሚደርሱት የህብረቱ አባል አግሮች ቡድን ለመቀላቀል የእጩነት ደረጃው የመጀመሪያው እምርጃ መሆኑን ተነግሯል፡፡ የህብረቱ አባል ለመሆን ዩክሬን ዴሞክራሲያዊ መርሆዎች ላይ የተመሰረቱ የፖለቲካና የኢኮኖሚ ሁኔታዎችን ማሟላት ይኖርባታል፡፡ ዲፕሎማቶች መስፈርቱ የሚሟላበት ሂደት አስርት ዓመታትን ሊፈጅ እንደሚችል ይናገራሉ፡፡ የዩክሬን ፕሬዚዳንት ቮሎድሚር ዜለነስኪ ለአገራቸው ህዝብ በሚያስተላልፉት እለታዊው የምሽቱ የቪዲዮ መልዕክታቸው ትናንት ረቡዕ፣ ስለዩክሬን የአውሮፓ ህብረት አባል እጩነት ከ11 የህብረቱ አባል አገራት መሪዎች ጋር መነጋገራቸውን ገልጸው ዛሬ ሀሙስም ተጨማሪ የስልክ ጥሪያዎችን እንደሚያደርጉ ተናግረዋል፡፡ ከዚያ ቀደም ብለው በሰጡት መግለጫ የአውሮፓን ህብረት ለመቀላቀል ያላቸውን ተስፋ የገለጹ ሲሆን 27ቱም አገሮች የዩክሬንን የእጩነት ደረጃ ያጸድቃሉ ብለው እንደሚያምኑ አስታውቀዋል፡፡ በሌላም በኩል ዜለንስኪ ሩሲያ በምስራቅ ዩክሬን ዶናባስ ግዛት ከባድ የአየርና የመድፍ ድብደባዎችን ያካሄደች መሆኑን ገልጸው ዓላማው “ቀስ በቀስ ጠቅላላውን ዶናባስ ለማውደም” ነው ብለዋል፡፡ የሩሲያውን ጥቃት ለመቋቋም የሳቸው ኃይሎች ተመጣጣኝ የጦር መሳሪያዎችን በአፋጣኝ እንዲያገኙም የዩክሬኑ መሪ ተናግረዋል፡፡ በሌላም በኩል ትልቁ የቴክኖሎጂ ድርጅት ማይሮኮሶፍት የሩሲያ የደህንነት ተቋማት የዩክሬንን አጋር አገሮች የኮምፒውተር አውታረ መረብ ለማወክ በርካታ ሙከራዎችን ማድረጋቸውን አስታውቋል፡፡ የማይክሮ ሶፍት ፕሬዚዳንት ብራድ ስሚዝ “በአሁኑ ጦርነት የሚታየው የሳይበር ጥቃት ከዩክሬንም አልፎ ያለውን የሳይበር ስፔስ ልዩ ባህርይ ያመላክታል” ማለታቸው ተዘግቧል፡፡ በዋሽንግተን የሚገኘው የሩሲያ ኤምባሲ ለቀረበለት ጥያቄ ወዲያውኑ ምላሽ አለመስጠቱን ሮይተርስ ዘግቧል፡፡ ከዚህ ቀደም ከአገር ውጭ ታካሂደዋለች የተባለውን የሳይበር ስለላ ተልእኮዎችን አስመልክቶ ሞስኮ በሰጠችው መግለጫ “ከሩሲያ የውጭ ፖሊሲ መርሆዎች ጋር ይጋጫል” ስትል አስተባብላለች፡፡ ጦርነቱ ከተጀመረበት አራት ወራት ጀምሮ የዩክሬን ተቋማት በሩሲያ መንግሥት የተደገፉ ጠላፊ ቡድኖች የሳይበር ጥቃት ሲካሂዳባቸው መቆየቱን ማይክሮሶፍት አስታውቋል፡፡ ተመራማሪዎችም ባወጡት ዘገባ ከዩክሬን ውጭ በ42 አገሮች የሚገኙ 128 ተቋማት በተመሳሳይ ቡድኖች በስለላ ላይ ያተኮረ የጥቃት ኢላማ መደረጋቸው ገልጸዋል፡፡ ሁለት ሦስተኛ የሚሆኑት የሳይበር ጥቃቶች ኢላማ ያደረጉት የኔቶ አባል አገሮችን መሆኑንም ተመራማሪዎቹ በግኝታቸው አመልክተዋል፡፡
በኢትዮጵያ ዳግም ያገረሸው ጦርነት ቀጠናውን እንዳያበጣብጥ የተባበሩት መንግስታት የፀጥታው ምክር ቤት የመከላከል እርምጃ እንዲወስድ የመንግስታቱ ድርጅት የሰብአዊ መብቶች ምክር ቤት ያቋቋመው አለም አቀፉ የሰብአዊ መብት መርማሪ ኮሚሽን ጠየቀ። ኮሚሽኑ ባለፈው ረቡዕ ባወጣው መግለጫ፤ ዳግሞ ያገረሸው ጦርነት ወደ ሌሎች አገራት ተዛምቶ ቀጠናውን እንዳያበጣብጥ የመንግስታቱ ድርጅት የፀጥታው ምክር ቤት እርምጃ ሊወስድ ይገባል ብሏል።የዜጎችን ደህንነት ለማረጋገጥና ጦርነቱ ተስፋፍቶ ቀጠናውን እንዳያናጋ የፀጥታው ምክር ቤት የመከላከል እርምጃ እንዲወስድ የጠየቀው ኮሚሽኑ፣ የጉዳዩን አሳሳቢነት ከግምት ውስጥ በማስገባት ምክር ቤቱ ጉዳዩን ዋንኛው አጀንዳው እንዲያደርገውም አሳስቧል። የፀጥታው ምክር ቤት በኢትዮጵያ ጉዳይ ላይ ለመምከር የጠራው አስቸኳይ ስብሰባ ተገቢነት ያለው መሆኑን የገለጸው ኮሚሽኑ፤ ሁሉም ተፋላሚ ወገኖች ጦርነቱን አቁመው ወደ ሰላማዊ ውይይት እንዲመለሱ ጥሪ አቅርቧል። በተያያዘ ዜና፤ ከቀናት በፊት አዲስ አበባ የነበሩት የአሜሪካ የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ ማይክ ሐመር የህውሃት ታጣቂ ሃይሎችን ከመንግስት ጋር ለማደራደር የሚቻልበትን መንገድ መፈለግ ላይ ናቸው ተብሏል። ባለፈው እሁድ ነሐሴ 29 ቀን2014 ዓ.ም አዲስ አበባ የገቡት ልዩ መልዕክተኛው እስከ መስከረም 5 ቀን 2015 ድረስ እንደሚቆዩም ተገልጿል። ሁለቱም ተፋላሚ ወገኖች ጦርነቱን አቁመው የሰላም ንግግርና ድርድር እንዲጀምሩ የሚያሳስብ መልዕክት ይዘው መምጣታቸው የተነገረላቸው ልዩ መልዕክተኛው፤ በቆይታቸው ከመንግስት ባለስልጣናትና ሲቪል ማህበረሰብ ተወካዮች ጋር እንደሚወያዩ ተጠቁሟል። የአሜሪካ የውጪ ጉዳይ መስሪያ ቤት ባወጣው መግለጫ እንዳመለከተው፤ የፕሬዚዳንት ባይደን የአፍሪካ ቀንድ ልዩ ልዑኩ አምባሳደር ማይክ ሀመር ባለፈው ግንቦት ወር ልዩ መልዕክተኛ ሆነው ከተሸሙወዲህ ለሁለት ጊዜያት ያህል ወደ ኢትዮጵያ የመጡ ሲሆን ከአውሮፓ ህብረት አቻቸው አኔት ዌበር፣ ከተባበሩት መንግስታት ድርጅት የአፍሪካ ቀንድ ልዩ ልዑክ ሃናቴት እና ከካናዳና ጣሊያን አምባሳደሮች ጋር በመሆን ወደ መቀሌ አቅንተው ነበር። የማይክ ሐመር የመቀሌ ጉዞ በሁለቱ ወገኖች መካከል የሰላም ድርድር እንዲጀመር ያደርጋል የሚል ተስፋ ተጥሎበት የነበረ ቢሆንም፤ ህውሃት ነሐሴ 18 ቀን2014 ዓ.ም የተኩስ አቁም ስምምነቱን በመጣስ ዳግም ጦርነቱን በመቀስቀሱ ሳቢያ የሰላም ተስፋውን አጨልሞታል።
ማርጋሬት ቁሊሌ አሜሪካዊ ሞዴል እና ተዋናይ ናት ፡፡ እሷ የኤሚ እጩነቷን እና የስክሪን ተዋንያን ቡድን ሽልማት ባገኘች የሥራ አካል በጣም ትታወቃለች ፡፡ ይህ ረዥም እግር ያለው ቆንጆ ብሩክ የሞዴል ተዋናይቷ አንዲ ማክዶውል ሴት ልጅ ነች ፡፡ ቆንጆ ማርጋሬት ቁሊሌ ቀጭን ሰውነቷን በማሳየት ላይ በእርግጠኝነት ከእናቷ ጥሩ መልኳን አገኘች ፡፡ በሚያሳዝን ሁኔታ, እርሷ ወሲባዊ ናት ማለት አልችልም። ከላይ ባለው ቪዲዮ ውስጥ “ዶኒብብሩክ” ከሚለው ፊልም ውስጥ ሙሉ የፊት ለፊት ታየች ፡፡ ጥቃቅን ቡቦዎ and እና ቁጥቋጦ ቁጥቋጦዋ ከወሲብ ጋር የሚቀራረብ ነገር የለም። እሷ ሁለት ግራ እግሮች አሏት እና እምብዛም አህያ ትይዛለች ፡፡ ፔትሪት ማርጋሬት ቁሊሌ በፓፓራዚ ተያዘ በጋዝ ጣቢያ ከሴት ብልት መሰንጠቂያዋ ጋር ስትጫወት የሚያሳይ ቪዲዮም አለ ፡፡ አዎ እሷ ማስተርቤሽን ነበር ፡፡ ከእናንተ መካከል አንዳንዶቻችሁን እንደቀየረ አውቃለሁ ግን ምንም አልተሰማኝም ፡፡ በቪዲዮው ላይ ምንም ምስላዊ ነገር አልነበረም ፣ ስለሆነም ምስጋናዎች ግን ምንም ምስጋናዎች የሉም ፡፡ እሷ ሰው ቢሆንም ከዚያ ሥጋ የተወሰነውን መደበቅ መጀመር ያስፈልጋታል ፡፡ እርሷ ለሴኪ ቅርብ አይደለችም ፡፡ ዝርዝር ሁኔታ
“የእነ አቶ ስብሐት ቡድን የተሳተላይት ስልክ፣ የጦር ሜዳ መገናኛ፣ ለጦሩ የሚያገለግል ነዳጅ ወዘተ ያገኘው፣ በእርዳታ ስም ከገቡ አካላት መሆኑ መዘንጋት የለበትም። ስለዚህም ለዓለም አቀፉ ማህበረሰብ፤ “እያስታጠቃችሁ አታፋጁን” ብሎ አስቀድሞ መጮህ ይገባል፡፡” መንግስት በግልጽና ጥርት ባለ ቋንቋ የእነ ስብሐት ነጋን ቡድን ማለትም ትሕነግን የሚገልጥበት ቃል ሊኖረው ይገባል። ጠ/ሚኒስትሩ ትሕነግና የትግራይ ህዝብ ይለይ እንዳሉት ሁሉ፣ትሕነግ የትግራይ ሕዝብን ይወክላል ተብሎ መታሰብና መታመን የለበትም። የመንግስት ባለሥልጣናትም የእነ አቦይ ስብሐትን ቡድን ሲገልጹ፤እንደ ትግራይ ህዝብ ተወካይ መቁጠራቸውን ፈጽሞ ማቆም አለባቸው። የተምታታ አተያይ፣ የተምታታ ውሳኔ ላይ ስለሚያደርስ መጠንቀቅ ይኖርበታል። የእነ አቶ ስብሐትን ቡድን ማለትም ትህነግ፣ በመንግስት አተያይና ግንዛቤ እንዲህ ነው ብሎ በመዘርዘር፣ ለሕዝብና ለበታች አካላቱ ግልጽ ማብራሪያ መስጠት አለበት። መንግስት የተቀመጠበት ወንበርና ያለበት ኃላፊነት በመንግስትነት እንዲያስብና እንዲሰራ ያስገድደዋል፡፡ እንደ እነ አቶ ስብሐት ቡድን ጠዋት የተናገረውን ማታ ሊለውጥ አይችልም። መንግስት ለምንም አይነት ሕግ የመገዛት ፍላጎትና ዝግጁነት ከሌለው ቡድን ጋር እየተፋለመ መሆኑንም ለአፍታ መዘንጋት የለበትም፡፡ ሥርዓት ማስያዝ የሚጠበቀው ከመንግስት እንጂ ከህገ-ወጡ ወገን አይደለም። ትሕነግ ስሙም እንደሚጠቁመው፣ የፖለቲካ ድርጅት ሳይሆን መሳሪያ የታጠቀና በማዕከላዊ መንግስት ላይ ያመጸ ቡድን ነው። ከድርድሩ በኋላ እራሱን እንደ ፖለቲካ ድርጅት በመቁጠር፣ የትግራይ መከላከያ ኃይል እያለ የሚጠራውን ታጣቂ እንደማያውቀው አድርጎ ለማቅረብ ሲሞክር ተስተውሏል፡፡ በዚህም የደቡብ አፍሪካውን ስምምነት ለማፍረስ ዳር ዳር እያለ መሆኑን መንግስት መረዳት ያስቸግረዋል ብዬ አላምንም፡፡ የእነ አቶ ስብሐት ቡድን እራሱን “የትግራይ መንግስት” እያለ መጥራቱን የፌደራሉ መንግስት ማስቆም አለበት። “መፈራገጥ ይቻላል” እያሉ ንቆ ማለፍም ከውጭ ላለው ተመልካች የሚሰጠውን ግንዛቤ አለመረዳት ይሆናል። መንግስት የዕለት ደራሽ እርዳታ ወደ ክልሉ እንዲገባ እያደረገ ባለው ጥረት ሊመሰገን ይገባዋል። ግን ደግሞ እርዳታው ያለ ምንም መስተጓጎል ወደ ክልሉ መግባት አለበት ስለተባለ ብቻ፣ የጭነት መኪና ሲንጋጋ መንግስት ከዳር ቆሞ እያየ ዝም ብሎ ያሳልፋል የሚል ግምት እንዳይኖር ከወዲሁ አቋሙን በግልጽ ማሳወቅ ይገባዋል፡፡ በመኪናም ሆነ በአውሮፕላን የሚደረገው የእርዳታ እህልና መድሃኒት አቅርቦት እጅግ ጥብቅ በሆነ ፍተሻ ውስጥ እንዲያልፍ ማድረግ ይኖርበታል። የእነ አቶ ስብሐት ቡድን የተሳተላይት ስልክ፣ የጦር ሜዳ መገናኛ፣ ለጦሩ የሚያገለግል ነዳጅ ወዘተ ያገኘው፣ በእርዳታ ስም ከገቡ አካላት መሆኑ መዘንጋት የለበትም። ስለዚህም ለዓለም አቀፉ ማህበረሰብ፤ “እያስታጠቃችሁ አታፋጁን” ብሎ አስቀድሞ መጮህ ይገባዋል፡፡ መንግስት የትግራይ ክልል ሰባ በመቶ የሚሆነው አካባቢ በመከላከያ ቁጥጥር ሥር መሆኑን በግልጽ አሳውቋል። ስምምነቱን ተጠቅሞ ቀሪውን ክፍል በመንግስት ኃላፊነት ሥር ማስገባት ፈጥኖ ሊያከናውን የሚገባው ተግባር ነው። በእነዚህ አካባቢዎች የእነስብሐት ነጋን ቡድን ቆይታ ማራዘም ሌላ ጉዳት መጋበዝ መሆኑን ማወቅ ተገቢ ነው። እንዲያውም ከአካባቢው የሚወጡ አንዳንድ መረጃዎች እንደሚጠቁሙት፤ትህነግ ለሌላ አዲስ ጦርነት ሠራዊት ምልመላ ውስጥ ገብቷል፡፡ ይህን እድል ካገኘ ደግሞ ያለ ጦርነት መኖር የማይችለው የእነ ስብሀት ቡድን፣ ሌላ መተላለቅ በአገር ላይ ሊያመጣ ይችላል። ለዚህ መፍትሔው ደግሞ ትህነግን የውጊያ አቅምና እድል ማሳጣት እንደሆነ ለአፍታ መዘንጋት አይገባም፡፡ ይህን የምናደርገውም የተጀመረውን የሰላም ስምምነት ከአደናቃፊዎች ለመታደግና ለትግራይም ሆነ ለኢትዮጵያ ህዝብ የናፈቃቸውን ሰላም በዘላቂነት ለማስፈን ነው፡፡ ፈጣሪ ለኢትዮጵያ ሰላሟን ያስፍንላት! Read 13128 times Tweet Published in ነፃ አስተያየት More in this category: « ከአመፅና ከትርምስ የሚያድን መፍትሔ ከየት ይምጣ? ኪነ-ጥበብ ኢትዮጵያን ትመስላለች? » back to top ላንተና ላንቺ ጎጆ…የካንሰር ሕሙማን ማረፊያ ጎጆ የካንሰር ህሙማን ማረፊያ በአዲስ አበባ ተክለሀይማኖት በጥቁር አንበሳ ሆስፒታል አካባቢ ወደጎላ ሚካኤል በሚወስደው መንገድ ከተክለሀይማኖት ጤና ጣቢያ ውስጥ የራሱን ማረፊያ በማሰራት ስራ የጀመረ ነው፡፡ ጎጆ እንዲመሰረት ምክንያት ከሆኑት መካከል ህብረተሰብ “ናሽናል አቪዬሽን ኮሌጅ ተምሮ ችግር የሚያወራና የሚያቃስት ሰው አይገኝም” Written by ናፍቆት ዮሴፍ ህልምን እውን አድርጎ የማለፍን ያህል ስኬት የለም የዛሬው እንግዳችን በኢትዮጵያ አየር መንገድ ውስጥ አብራሪ ነበሩ-ፓይለት። በኬንያ፣ በታንዛንያና አውስትራልያ በዚሁ ሙያ ለረዥም ዓመታት አገልግለዋል። ባጠቃላይ በዚህ ሙያ ውስጥ ከሩብ ክፍለ ዘመን ርዕሰ አንቀፅ በእንቅርት ላይ ጆሮ ደግፍ ከዕለታት አንድ ቀን ሁለት እውቅ ሀብታም ገበሬዎች በአንድ መንደር ይኖራሉ። ሁለቱም ራሳቸው ላይ ምናምኒት ፀጉር አልነበራቸውም። በዚህም ምክንያት “ሁለቱ እንቁላሎች” የሚል ቅጽል ስም ተሰጥቷቸው ነበር። በጣም የሚዋደዱ ባልንጀሮች ናቸው። አንድ
ኣብ ሕብረት ኣውሮፓ ዝዓበየ ቁጠባ እትውንን ጀርመን ን36,000 ወታደራት ዩናይትድ ስቴትስ ተተናግድ ኣብ ዓመት ድማ ምስ ዩናይትድ ስቴትስ 200 ቢሊዮን ዶላር ናይ ንግዲ ርክብ ኣለዋ።ኣብ ኣውሮፓ ምስ ዩናይትድ ስቴትስ ዝዓበየ ናይ ንግዲ ርክብ ዘለዋ እንኮ ሃገር እያ። ፕሬዝዳንት ትራምፕ ንምክልኻል ቃል ኪዳን ኔቶ ዝውዕል ገንዘብ ጀርመን ግቡኣ ኣይትኸፍልን ኢሎም ምኽሳስ ምስጀመሩ ኣብ መንጎ ክልቲአን ሃገራት ዝፀንሐ ጥቡቕ ታሪኻዊ ርክብ ዝሒሉ።ገለ ሃንደስቲ ፖሊስታት ጀርመን ብዛዕባ መፃኢ ርክብ ስግረ ኣትላንቲክ ስኽፍታ ኣለዎም። ኣብ ጀርመን ማርሻል ፈንድ ዝሰርሕ ቶማስ ክሌይን ብሮኮፍ ኣብቶም ዝሓለፉ ኣርባዕተ ዓመታት እቲ መንገዲ ሓጎፅጎፅ ዝነበሮ እዩ ይብል። ትራምፕ በዝሒ ኣብ ጀርመን ዝሰፈሩ ወታደራት ዩናይትድ ስቴትስ ንምንካይ ኣብዚ ዓመት ምውሳኖም ኣሜሪካ ምስ ኔቶ ዝህልዋ ምትሕብባር እውን ጥርጣረ ዘሕደረሎም ብዙሓት እዮም።ብሮኮፍ‘’ኣሜሪካ ይኣኽለኒ ኢላ እንተገዲፋቶን ኔቶ እንተድኣ ቅሂሙን ኣውሮፓ ናብ ሓደ ክትሓብር እያ ዝብል ከይኮነስ ብኣንፃሩ ናይ ኣውሮፓዊያንምፍሕፋሕ እዩ ዝርኣየኒ። ኣዚዩ ፍሕፍሕ ዝበዝሖን ኣዚዩ ግጭት ዝበዝሖን ክፍለ ዓለም ኣውሮፓ ኢና ክንሪኢ’’ ይብሉ። እዚ ተስፋ ዝቖረፀ ሪኢቶ ግን ናይ ኩሉ ኣይኮነን።AlternativeforGermany ዝተብሃለ ርሑቕ የማናይ ፓርቲምምሕዳር ትራም ዝወሰዱዎ ስጉምቲ ምንካይ ወታደራት ካብ ጀርመን ብሓጎስ እዩ ተቐቢሉዎ። ካልኦት እውን ዝቕፅል ፕሬዝዳንት ኣሜሪካ መን ይኹን ብዘየገድስ ሓድሽ ዕድል ይርኣዮም። ኣብ ቤት ምኽሪ ርክባት ወፃኢ ጀርመን እትሰርሕ ሶፊያ ቤከር ‘’ዩናይትድ ስቴትስ ንባዕላ ዝረብሑዋ ቀዳምነት ክትህብ ዝገበረ ናይ ትራምፕ ፕሬዝዳንትነት እዩ ዝብል እምነት የብለይን’’ትብል።ኣውሮፓዊያን ስለዝዓበዩን ካብ ፅግዕተኝነት ዩናይትድ ስቴትስ ንባዕሎም ሓራ ስለዘውፅኡን እዩ በለት ወሲኻ።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ “አጥፊዎቹን ፊት ለፊት እስካልተጋፈጥናቸው ድረስ የሚያደርሱትን ችግር በመሸሽ ብቻ አናመልጠውም” ማለታቸውን ኢቢሲ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት መግለጫን ጠቅሶ ዘግቧል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ “አንገትን እንደ ሰጎን አሸዋ ውስጥ በመቅበር መፍትሔ የምናገኝበት ጊዜ ላይ አይደለንም። ላለማየት ጭንቅላትን ጎሬ ውስጥ በመቅበር ዘላቂ መፍትሔ ይገኛል ማለት ዘበት ነው። ዛሬ ጎረቤታችንን የጎበኘ እሳት ነገ ቤታችንን ማንኳኳቱ አይቀርም።” ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከሰሞኑ የአርቲስት ሀጫሉ ሁንዴሳን ግድያ ተከትሎ በተለያዩ የኦሮሚያ ክልል አካባቢዎች በተፈጠረ ረብሻ ህይወታቸውን ላጡ ንጹሀን ዜጎች ሀዘናቸውን የገለጹ ሲሆን ጥቃት አድራሽ ወንጀለኞችን ለህግ በማቅረብ የህግ የበላይነት እንደሚከበር ገልጸዋል፡፡ የእርስበእርስ የመጠላለፍና የመገዳደል ባህል ሊቆም ይገባል ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ ”ሕዝብ እንዲበጣበጥ፣ አንዱ ብሔር በሌላው ላይ እንዲነሣ፣ አንዱ ሌላውን እንዲገድል” ለዘመናት የተዘራውንና እየፈነዳ ያለውን የልዩነት መርዝ መለየትና ማክሸፍ ሁሉም ዜጋ ኃላፊነት ሊሆን ይገባል ብለዋል፡፡ እንደጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ገለጻ “ከሰሜን እስከ ደቡብ፣ ከምሥራቅ እስከ ምዕራብ ለፖለቲካ ትርፋቸው ሲሉ በየሚዲያው ‹በለው፣ በለው› የሚሉ አካላትን አሁን በግልጽ”ተለይተዋል፡፡
በፌደራል መንግስትና በህወኃት ታጣቂ ሃይሎች መካከል ሲካሄድ የቆየውንና ለሃያ ወራት የዘለቀውን ጦርነት ለማስቆም ያስችላል የሚል ተስፋ የተጣለበት የሰላም ድርድር፤ የህወኃት ታጣቂ ሃይሎች በየጊዜው በሚያነሷቸው የተለያዩ ቅድመ ሁኔታዎች ሳቢያ ሊደናቀፍ ይችላል የሚል ስጋት አንዣቧል፡፡ ሰሞኑን ወደ መቀሌ ያመሩትና በአፍሪካ ቀንድ የአሜሪካ ልዩ መልዕክተኛ ማይክ ሖመርና በአውሮፓ ልዩ መልዕክተኛ አኔታ ቬበር የተመራው የልዑካን ቡድን የህወኃት ታጣቂ ሃይሎችን ፍላጎትና በቅድመ ሁኔታነት የሚደረድሯቸውን ጉዳዮች በማስፈፀም ተግባር ላይ ተጠምደዋል ሲል የኢትዮጵያ መንግስት ወቅሷል፡፡ የፌደራሉ መንግስት ከሕወኃት ታጣቂ ሃይሎች ጋር ለሚደረገው ድርድር መዘጋጀቱንና ድርድሩ በየትኛውም ስፍራ፣ በማንኛውም ጊዜ ያለምንም ቅድመ ሁኔታ መደረግ እንደሚችል የጠቅላይ ሚኒስትሩ የብሔራዊ ደህንት አማካሪው አምባሳድር ሬድዋን ሁሴን ማስታወቃቸውን ተከትሎ፣ በሰላም ድርድሩ ጉዳይ ላይ የሚነጋገር አንድ ቡድን ወደ መቀሌ አምርቷል፡፡ የአሜሪካና የአውሮፓ ህብረት ልዩ መልዕክተኛ ቡድን ወደ መቀሌ አቅንቶ ለጦርነት ዘላቂ መፍትሔ ለማስገኘት በሚቻልበት ጉዳይ ላይ የሚነጋገር ተስፋ ሰጪ ነገሮችን ማየቱን አስመልክቶ ባወጣው መግለጫ፤ ጦርነቱን ተከትሎ በትግራይ የተቋረጡ ኤሌክትሪክ፣ ቴሌኮም፣ ባንክና ሌሎች መሰረታዊ አገልግሎቶች ለትግራይ ህዝብ እጅግ መሰረታዊና አስፈላጊ በመሆናቸው ሊለቀቁ እንደሚገባና እነዚህን ተቋርጠው የቆዩ መሰረተ ልማቶችን ለመጠገን በፌደራሉ መንግስቱ ለሚላኩ ባለሙያዎች የደህነንት ዋስትና የሚሰጥ ደብዳቤ ከህወኃት ሊቀመንበር ከዶ/ር ደብረ ፅዮን ገ/ሚካኤል፤ መቀበላቸውን ጠተቁመዋል፡፡ ከዚህ በተጨማሪም በነዳጅ በጥሬ ገንዘብና በማዳበሪያ ላይ ተጥሎ የቆየው ክልከላም እንዲነሳ ጠይቀዋል፡፡ ይህንን ተከትሎም የጠቅላይ ሚኒስትሩ የብሔራዊ ደህንነት አማካሪው አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን፤ ምዕራባውያኑ ዲፕሎማቶች የሰላም ድርድሩን በያዘበት ሁኔታ ላይ መንግስታቸው ደስተኛ አለመሆኑንና ዲፕሎማቶች ባልተገባ ተግባር ተጠምደው መቆየታቸውን አስታውቀዋል፡፡ አምባሳደር ሬድን ሁሴን በቲውተር ገፃቸው ላይ ባሰፈሩት መልዕክት እንደገለፁት ልዩ መልዕክተኞቹ ለሰላም ድርድሩ ጥረት ማድረግ ሲገባቸው፣ በሕወኃት ወገን የተቀመጡ ቅድመ ሁኔታዎችን ለማሟላት ጥረት በማድረግ ተግባር ላይ ተጠምደው ሰንብተዋል ሲሉ ተችተዋል። ተቋርጠው የሚገኙ መሰረታዊ አገልግሎቶችን በተመለከተ የመንግስት አቋም ግልፅ ነው ያሉት አምባሳደር ሬድዋን፤ አገልግሎት ማስጀመር የሚቻልባቸው ሁኔታዎች እንዲፈጠሩ ለማድረግ የሰላም ንግግር መጀመሩ ቀዳሚ ጉዳይ ነው ብለዋል፡፡ የልዩ መልዕክተኞቹ ያልተገደበ የሰብአዊ እርዳታ አቅርቦት ትርክት አሁንም እንደቀጠለ ነው ያሉት አምባሳደሩ፤ በአሁኑ ወቅት ወደ ክልሉ ያልተገደበ በረራና የጭነት መኪኖች ጉዞ እየተደረገ መሆኑንም አመልክተዋል፡፡ የኢትዮጵያ መንግስት ከትግራይ ታጣቂ ሃይሎች ጋር የሚያደርገው ድርድር የሚመራው በአፍሪካ ህብረት ብቻ ነው ሲሉ ቁርጥ ያለ የመንግስትን አቋም ያንፀባረቁት አምባሳደር ሬድዋን፤ ድርድሩ በየትኛውም ጊዜና ወቅት ሊደረግ እንደሚችል ዳግም ማረጋገጫ ሰጥተዋል፡፡ የምዕራብ አገራት ዲፕሎማቶቹን የመቀሌ ቆይታ ተከትሎ የህወኃቱ ቃል አቀባይ አቶ ጌታቸው ረዳ ለክልሉ ቴሌቪዥን በሰጡት መግለጫ፤ “ሰሞኑን ወደ ትግራይ አቅንተው የነበሩት የአሜሪካና የአውሮፓ አምባሳደሮች ልዑካን ቡድን በትግራይ ክልል የተቋረጡትን መሰረታዊ አገልግሎቶች በአንድ ሳምንት ውስጥ እንዲጀምሩ ለማድረግ የቤት ስራ ወስደዋል ሲሉ ተናግረዋል፡፡ የልዑካን ቡድኑ ከዶ/ር ደብረፅዮን ገ/ሚካኤል ጋር ባደረጉት ቆይታም “ለትግራይ ያልተገደበ የሰብአዊ እርዳታ የማቅረብና መሰረታዊ አገልግሎቶችን የማስጀመሩ ጉዳይ እንደ ድርድሩ ቅድመ ሁኔታ ሊታይ አይገባም” ማለታቸውን አቶ ጌታቸው ጠቁመዋል፡፡ የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ መ/ቤት የአፍሪካ ጉዳዮች ከፍተኛ ዲፕሎማት ሞሊ ፊ ለአሜሪካ ምክር ቤት የውጭ ግንኙነት ኮሚቴ፣ የሰሜን ኢትዮጵያውን ጦርነት ለማስቆም የታቀደው ድርድር በኬኒያ ምርጫ መጓተት ሳቢያ መዘግየቱን ጠቁመው፤ ድርድሩ ከምርጫው መጠናቀቅ በኋላ ይጀመራል የሚል ተስፋ እንዳላቸው መግለፃቸው ተዘግቧል፡፡ Read 12155 times Tweet Published in ዜና More in this category: « በኢትዮጵያ ከሚገኙ ወረዳዎች 51 በመቶ ያህሉ ሰብአዊ ቀውስ እያስተናገዱ ነው ኢትዮጵያ በፕሬስ ነጻነት ከቀድሞው በ40 ደረጃ አሽቆልቁላለች » back to top ላንተና ላንቺ Equalize-እኩል ማድረግ፡፡ የኤችአይቪ ኤድስ ስርጭት እንዳያበቃ የማያደርጉ አለመመጣጠኖችን በአለም ዙሪያ ያሉ የሰው ልጆች ሁሉ በአንድነት ሊያስወግዱ ይገባ ል፡፡ UNAIDSEqualize- እኩል ማድረግ እ.ኤ.አ ዲሴምበር 1/ወይም ህዳር 22/ በየአመቱ የሚውለው የአለም ኤድስ ቀን ህብረተሰብ ከራስ ጋር ጠብ - (ወግ) Written by ድረስ ጋሹ ከረጅም ጊዜ በኋላ...ወንበር ስቦ ‘ራሱን ኖር አለው _የልብ የልቡን ሊያወጋው። እንግዳ ማንነቱ፣ አትሮንሱ ላይ መጽሐፍ ገልጦ “ገድለ ሕይወቱን” ሊያትትለት ሲሰናዳ፤ ነባር ማንነቱ ጆሮው እንደ ጥንቸል ጆሮ ቆመ - ሊሰማ። ርዕሰ አንቀፅ “ክፉ ደጉን ያየን ነንና ጎረቤት ያንተ ቤት ሲንኳኳ ይሰማል እኔ ቤት” ... ከዕለታት ከአንድ ቀን ዘጠኝ ጓደኛሞች ወደ አንድ ሩቅ አገር ለመሄድ መንገድ ይጀምራሉ። ብዙ ርቀት እንደሄዱ ይመሽባቸዋል።አንደኛው፤“ጎበዝ፤ ከዚህ ወዲያ ከቀጠልን ጨለማው ይበረታብናል። ስለዚህ እዚህ ተኝተን እንደር” አለ። ሁለተኛው፤“ጥሩ ሀሳብ ነው።
ያለወትሮዬ ማለቴ ለወትሮው ገበያ የምወጣው ሁለቱንም ልጆቼን ይዤ ስለነበረ ነው። ታዲያ ያን እለታ ማታ ትልቅዋ ልጄ ጫማውን ስትለካ፣ የታናሽ እህትዋ አይን ከሚለካው ጫማ ጋር ሲንከራተት ተመለከትኩ፤ ወይም የተመለከትኩ መሰለኝ። ከወደድሽው ላንቺም ይገዛልሻል አልኳት፤ የትንሽዋን ልጄን አይን እየሸሸሁ። በውስጤ አድሏዊነት ተላወሰ። በልጅትዋ ህሊና ውስጥ ይህ ስሜት እንደማያድር ባውቅም፣ የእኔን ሃሳብ ግን ቶሎ ላስወግደው አልቻልኩም። አየሽ ሀገሬ? እንኳን ህዝበ አዳምና ሔዋንን በእኩልነት ቤት ሆኜ አኖራለሁ የሚል ሀገር፣ አንድ ተራ ምስኪን ወላጅ እንኳን በጎጆው አድሏዊነት እንዳይሰፍን ይጥራል። አንቺ ግን ሀገሬ! … አንቺ ግን ዝሆንና ጥንቸል እያፋለምሽ ለአሸናፊው ታጨበጭቢያለሽ፤ ትሸልሚያለሽ። መቼም ማንም ቢሆን፣ የአደባባይ ውበቱን እንጂ የጓዳ – ጎድጓዳ ገመናውን ሲነግሩት አይወድምና አንቺም ከአደባባይሽ ጀርባ መዝለቄ እንደማይጥምሽ አውቃለሁ። አደባባዮችሽማ ለዜጎችሽ የጋራ ፍትሀዊ መኖሪያነትሽን ይመሰክሩልሻል። መቼም የዜጋ ሁሉ እኩልነት የሚረጋገጠው በህግ ፊት ባለው እኩል መብት አይደል? ይህ ደግሞ ከገጠር ቀበሌሽ አንስቶ እስከ መዲናሽ ባሉ አደባባዮችሽ የሚታይ ነው። የወረዳ ፍርድ ቤት፣ የዞን ፍርድ ቤት፣ የክልል ፍርድ ቤት፣ የፌደራል ፍርድ ቤት፣ ከዚህ በተጨማሪ ደግሞ ጠቅላይ ፍርድ ቤት፣ ሰበር ሰሚ ችሎት… የፍትህ ቢሮ… ይህ ሁሉ አደባባይሽን ያደመቅሽበት የዜጎችን እኩልነት ማስጠበቂያ ተቋም ነው። ሀገሬ! ለመሆኑ በእነዚህ ተቋማት ምን እያደረግሽ እንዳለሽ ታውቂያለሽ? አንዳንዴ ሳስበው ፍርድ ቤቶችሽና የፍትህ ተቋማቶችሽ ለዜጎች እኩል ያለመሆናቸውን የምታስታውቂበት ስፍራ ይመስለኛል። ይህን ስትሰሚ እንደምትቆጪ አውቃለሁ። ገመናው ሲሸፈንለት እንጂ ሲገለጥበት የሚወድ ማን አለ! አሁን እስቲ አንቺ ህግ አቁሜያለሁ፣ ዳኛ ሰይሜያለሁ ትያለሽ? ሀገሬ ሙች አፍሽን ሞልተሸ አትይም። ምነው ብትይ እማኝ ጠቅሼ እሞግትበት ሞልቶኛል። አንድ አትዮጵያዊ ለትምህርት ውጭ ሄዶ ሳለ፣ በፈቀድሽው ከታክስ ነፃ መብቱ ተጠቀመና አውቶሞቢል ገዝቶ መጣ። አንቺንና ያቆምሽውን መንግስት እያሞገሰ አራት አመት በአውቶሞቢሉ ተጠቀመና ተመልሶ ለትምህርት ሄደ። ባለቤቱ ደግሞ አሁንም አንቺንና መንግስቷን እያመሰገነች ስትነዳ፣ አንድ ቀን በጉምሩክ አሳሽ ጓዶች ተያዘች። መቼም ‹‹ለምን?›› ማለትሽ አይቀርም። የመኪናው ሊብሬ በባለቤትዋ ስም ስለነበር፣ አንቺ በአውቶሞቢሉ መገልገል አትችይም ተብላ፣ ተያዘች። መኪናው ታሰረ። አጣሪ ተቋቋመ። አጣሪው አጣርቶ ‹‹ባለመብቱ ባለቤትዋ በመሆኑ፣ በአውቶሞቢሉ መጠቀም መብትዋ ነው›› ብሎ ሪፖርት አቀረበ። ኮፒው ደግሞ ለሴትየዋ ደረሰ። ታዲያ ሀገሬ ጉዳዩ የቀረበለት የጉምሩክ ባለስልጣን፣ ቀረጡን ትከፍያለሽ አላት። ተያይዞ የቀረበውን ሪፖርት ተመልክቶት እንደሁ ጠየቀችው። አለመመልከቱን፣ ቢመለከተውም እንኳን ሪፖርቱ እግዚአብሔርም ቢመጣ ከመክፈል እንደማያስጥላት፤ ካልከፈለች መኪናዋ ጉምሩክ ውስጥ እንደሚታሸግበት ነገራት። ሀገሬ፣ ሴትየዋና ባለስልጣኑ ሁለቱም ያንቺ ዜጎች፣ ሁለቱም ኢትዮጵያዊ ናቸው። ቆይ ህግሽ ላይ ‹‹አንድ ኢትዮጵያዊ›› የሚለው ሀረግ ማንን አስበሽ ያሰፈርሽው ነው? እና ሴትዮዋ ሃምሳ አራት ሺህ ብር ከፈለች። ከመክፈልዋ በፊት ግን ሀገሬ ሙች አልቅሳ ለምናዋለች። ከእግዚአብሔር በላይ ያስቀመጥሽውን ዜጋ መለመን እንጂ ምን መፍትሔ አለ! ባለቤትዋ ይህን ሲሰማ መጀመሪያ ያዘነው ባንቺ አይደለም። ባስቀመጥሽው ባለስልጣን ትእቢትና ድንቁርና ተደነቀ። ህግ ፊት አቅርቦ፣ ባለቤቱ በህግ የተሰጣትን መብት የሚጥስበት ከህግ የከበረ መብት እንደሌለው ሊያሳየው፣ ባለስልጣኑን ህግ ፊት ሊገትረው ከአውሮፓ ሲበር መጣ፤ ጠበቃ ቀጠረ። በቀጠሮው ቀን እሱና ጠበቃው ማልደው ፍርድ ቤት ደረሱ። ተከሳሽ አልቀረበም። የመስሪያ ቤቱ ጠበቃ እንኳን አልቀረበም። ዳኛዋ ሌላ ቀጠሮ ሰጡ። በቀጠሮውም ቀን የቀረበ የለም። ዳኛዋ ባለስልጣኑ ፍርድ ቤቱን ማዋረዱን፣ ከአንዴም ሁለቴ በቀጠሮ አለመቅረቡን ከምንም ሳይቆጥሩ ፍርዱን ገመደሉት። ባለስልጣኑ ትክክል መሆኑን፣ ሴትየዋ መያዛቸው፣ ገንዘቡንም መክፈላቸው አግባብ መሆኑን ፈረዱ። ሀገሬ፣ ያ ከአውሮፓ የፍትህ ጥማት ሲያበር ያመጣው ሰው፣ በፍትህ መዶሻሽ የተጨፈለቀ ዜግነቱን ይዞ ወደአውሮፓ ተመለሰ። አየሽ ሀገሬ! ለዚህ ነው የምሞግትሽ፤ እኛን ዜጎችሽን ከወባ፣ ከተስቦ ብትፈልጊም ከኤች.አይ.ቪ በላይ የጎዳን በየፍርድ ቤትሽ በህግ የበላይነት ለማያምን ዳኛ ያስጨበጥሽው መዶሻ ነው። እንዴ እውነቴን እኮ ነው! ሀገሬ ሙች እውነቴን ነው። ለወባው፣ ለተስቦውና ለኤች.አይ.ቪ.ው እድሜ ለቱጃሮቹ ጓደኞችሽ እንጂ፣ መች መድሀኒት ይገደናል- መርከብ ሞልተው ይልኩልናል። ደግሞ ብንሞትስ! እድር አለን እንቀበራለን። ቆይ እድር ባይኖረንስ! ደግሞ ለመቅበር! አበሻ እንኳን ሞተሽለት ገና በጣር ተይዘሽ፣ ላይ ላዩን መተንፈስ ስትጀምሪ ነው ጉድጓድ መቆፈር የሚጀምረው። ግን ሀገሬ እንዲህ በቁማችን በፍትህ መዶሻሽ ስንሰባበር፣ እነዚህ የወባና የተስቦ መድሀኒት በመርከብ ሞልተው የሚልኩልን ጓደኞችሽ አንቺንም ሆነ መንግስትሽን ሀይ አላሉልንም። እና ሀገሬ፣ ይህ የአንቺ ብቻ ሳይሆን የነሱም ገመና ነው። ቆይ እኔ የምለው መንግስት ከህግ በላይ ነው እንዴ!? እስቲ ንገሪኝ ሀገሬ- መንግስት የሆኑት ከእኛው መሀከል፣ እንደኛው ዜጋ የነበሩት አይደሉም እንዴ! ዜጎችሽ አይደሉም እንዴ ‹‹መርጣችሁናል›› ብለው መንግስት የሆኑት! ታዲያ ለምንድነው የፍትህ መዶሻሽ እነሱ ላይ ቄጠማ የሚሆነው? ይኽው በአንቺ ውስጥ ከልጅነት እስከ እውቀት ስኖር መንግስት ከሳሽም ተከሳሽም ሆኖ ሲረታ እንጂ ሲፈረድበት አይቼም፣ ሰምቼም አላውቅም። ምን ያስቃል ሀገሬ! በእርግጥ ገንዘብን፣ ወይም ደግሞ ሌሎች ቀለል ያሉ ጉዳዮችን በተመለከተ አንድ ሁለት ፋይሎች በመንግስት ካሳ ከፋይነት እንዲዘጉ አድርገሽ ሊሆን ይችላል። ይህን ተይና እውነት ሀገር ከሆንሽ፣ እስቲ በሰብአዊና በዜግነት መብት ጉዳይ መንግስትን ከስሶ ያሸነፈ አንድ ዜጋ ጥሪ! እረ ጉደኛ ነሽ፣ ሀገሬ! እኔ የምልሽ የህግ ትምህርት ቤት፣ ምናምን ምን ያደርግልሻል? ለምን አምስትና ስድስት ዓመት ህግ ታስተምሪያለሽ? ለእኛ ለዜጎችሽ ያቆምሽው፣ ህግ እንዳይዛነፍ፣ በየፍርድ ቤቱ ያስቀመጥሽው መዶሻ አናት አናታችንን እያለ ቅስማችንን እየሰበረ፣ ከዜግነት ተራ እንዳያስወጣን አይደለም እንዴ! በአንቺ በሀገሬ ህግ፣ እንኳን መርጠኽኛል፣ ያለ ባለስልጣንና መንግስት ቀርቶ፣ እየሱስ ክርስቶስም ቢሆን፣ ኢትዮጵያዊ ነኝ ብሎ አብሮኝ ቢኖር፣ በህግ ፊት እኩል ነን። አቦ ሀገሬ በፍትህ ስም የምትሰሪው ግፍ በዛ! የምር በዛ። ወይ በቃ የህግ ትምህርት ቤቶችሽን ዝጊና ዳኛ ለምታደርጊያቸው ዜጎች እንዴት የባለስልጣንንና የመንግስትን የስልክ ትእዛዝ ተቀብለው ተግባራዊ ማድረግ እንዳለባቸው አንድ ሁለት ሳምንት አሰልጥነሽ … በቃ! አንዳንዴ ሳስበው ያ ታከለ የሚመኘውን ምኞት እኮ ሁላችንም ልንመኘው ነው! ሀገሬ መቼም ታከለን ታውቂዋለሽ። ለነገሩ አንዳንዶቹን አውቀሽ ችላ ትያቸዋለሽ እንጂ፣ አንቺ ዜጋሽ መቼ ይጠፋሻል። እሱም አንዱ ፍትህ መከበር አለበት፤ ያለ ህግ የበላይነት ሀገርና ህዝብ አይቆምም፣ ባይ ነው። ታዲያ የውልሽ፣ ከአመት ተመንፈቅ በፊት የቢ.ፒ.አር አሰራሩን ተቃውመሀል ተብሎ ከስራ ታገደ። ሁለት ወር ያለ ስራ ደመወዝ በላ። በሶስተኛው ወር ደመወዙ ቆመ። ሀላፊውን ሊያነጋግር ሄዶ የስራ መልቀቂያ ደብዳቤውን ተቀብሎ መጣ። ታዲያ ያን ሰሞን እቤቴ መጣና፣ ‹‹ገንዘብ አበድረኝ›› ሲለኝ፣ ያው እንደወትሮው ወር መዳረሻ ገዶት ይሆናል፣ ብዬ ‹‹ስንት መቶ?›› ስለው ‹‹ሰባት ሺህ›› አይለኝ መሰለሽ!? መስሪያ ቤቱን ሊከስ እንደሆነም ነገረኝ። ገንዘቡን ለጠበቃና ለአንዳንድ ተጨማሪ ወጪ ፈልጎ ነው። ባንክ በቆጠብኩት ሁለት ሺህ ብር ላይ ከባለቤቴ ቤተሰቦች አምስት ሺህ ብር ተበድሬ ጨምሬ ስሰጠው ‹‹ተው! ይቅርብህ! የመስሪያ ቤቱን ባለስልጣን የሾመው መንግስት ነው። መንግስት ደግሞ ከሶም ተከሶም ይረታል። ሰማይ አይታረስ ንጉስ አይከሰስን አስብ። ቃሉ ቢለወጥም ያው መንግስት ማለት ንጉስ ነው። ቀበሌ፣ ወረዳ፣ ዞን፣ ክልል፣ መስሪያ ቤቶችና መንግስት ያላቸው ልዩነት የተዋረድ ብቻ ነው›› አልኩት። ሀገሬ ሙች አልሰማኝም። እንዲያውም አልሰማ ቢለኝ በየመስሪያ ቤቶቻቸው የተሰየሙ ትንንሽ መንግስታትን ከሰው አቅላቸውን የሳቱ፣ ‹‹ቂጣቸውን በሳንጃ የተወጉ›› ዜጎችን በየዘመኑ ማየቴን፣ ገመናሽን ገልጬ ነገርኩት። አልሰማ ብሎ ፋይሉን በወረዳ ፍርድቤት ከፈተ። በወረዳ ፍ/ቤትሽ የክስ ፋይል በከፈተ በአራት ወሩ የውሳኔውን ወረቀት አምጥቶ አሳየኝ ሀገሬ ሙች እልሻለሁ ገረመኝ! አንቺ እኮ ትገርሚያለሽ! የፍርድ ቤቱ የፍርድ ውሳኔ ከማህተሙና ከፊርማው ልዩነት በስተቀር፣ ያው የተባረረበት ደብዳቤ ግልባጭ ነው። አዘነ። ሀገሬ ሙች አዘነ። የፍትህ መዶሻሸ ያረፈበትን አናቱን ቀና አድርጎ መመልከት አቃተው። ታከለ ግን የዋዛ ዜጋ አይደለም። ‹‹እውነትና ንጋት እያደር ይጠራል››ን እየተረተ ይግባኝ አለ። ይኽው ከዚያን ጊዜ ጀምሮ ሰው ሰርቶ በየወሩ ደመወዝ ሲቀበል፣ እሱ በየደረጃው በሚገኙ ፍርድ ቤቶች፣ የተባረረበትን ደብዳቤ እያፀደቀ ይመጣል። እና ታከለ ምን ተመኘ መሰለሽ! ሀገሬ ሙች እንደገመናሽ ዝግናኔ የግል ፍርድ ቤት ቢመኝ አይፈረድበትም። አንድ እሁድ ቀን አንድ ካፌ በረንዳ ላይ ተቀምጠን ማኪያቶ ስንጠጣ፣ ከመንገዱ ባሻገር ያለውን የግል ሆስፒታል እየተመለከተ ‹‹በህይወት ዘመኔ ማየት የምመኘው ምን እንደሆነ ታውቃለህ?›› አለኝ። ‹‹ምን›› አልኩት፤ ቁብ አልሰጠሁትም። ‹‹እዚያ ህንፃ አናት ላይ በግል ሆስፒታሉ ስያሜ ምትክ ‹‹ብርሃን ከፍተኛ የግል ፍርድ ቤት፣ መለያችን ይግባኝ አልባ ፍርዳችን ነው!›› የሚል ተጽፎ ማየት። ሀገሬ ሙች አያስቅም! ደግሞ ሰው እንጂ ሀገር ሲስቅም ሲያለቅስም አያምርበትም። እውነቱን እኮ ነው! በመንግስት ፍርድ ቤት መንግስትን መርታት ካልተቻለ፣ ለምን በግል ፍርድ ቤት አይሞከርም። በቃ ሀገሬ አንቺም የፍትህ ገመናሽን መክላት ካማረሽ፣ በቃ የግል ፍርድ ቤት ክፈቺ። እና የመንግስት ፍ/ቤቶች በዜጎችሽ መካከል ያለን ክስ ይመልከቱ። በማንኛውም ሁኔታ በመንግስትና በዜጋ መካከል ያለን ክስ ደግሞ በግል ፍርድ ቤት እንዲታይ አድርጊ። ያኔ የዜጎችሽ አናት መንግስት ለዳኞችሽ ባስጨበጣቸው መዶሻ አይነደልም። ዜጎችሽ ቀና ብለው ይሄዳሉ፤ ስለፍትህ ስርአትሽም መልካሙን አብዝተው ይናገራሉ። ከሁሉም በላይ ደግሞ አንቺ ደስ ይልሻል። አንቺ ደስ ሲልሽ ደግሞ እኛም መልሶ ደስ ይለናል። ስለፍትህ ገመናሽ ስናገር የሰሙ አንዳንድ ዜጎችሽ፣ ‹‹እንዴት ሰው፣ ከሰው ገመና አልፎ የሀገርን ገመና አንድ — ሁለት — እያለ ያብጠለጥላል!›› እያሉ ያብጠለጥሉኛል። እኔ ምን ተዳዬ! ሀገሬ አንቺ ራስሽ ገመናሽን መች ሸፈንሽውና እኔ እኮነናለሁ? እንዴ! የምር እኮ ነው የምልሽ! ገመናሽን እንደጋለሞታ ደጃፍ ገልጠሽዋል እኮ! አንቺ ራስሽ አይደለሽ እንዴ ተቃዋሚ፣ አሸባሪ፣ አክራሪ ብለሽ ዜጎችሽን ባሰርሽ ማግስት አኬልዳማ፣ ጀሀዳዊ ሐረካት– ምናምን የሚል ፊልም እየሰራሽ የፍትህ – ገመናሽን ቲቪ ያስገባሽው! እውነት ሀገሬ ያሳፍራል። ለዚህ እኮ ነው መንግስት የገባበት ክስ የዝሆንና የጥንቸል ፍልሚያ ነው የምልሽ። ያውም ሮጣ የማታመልጥ እግርዋ የተሰበረ ጥንቸል! ሲጀመር ለመንግስት ዝሆንነትን ሰጥተሻል። ጠመንጃ አለው፤ እስር ቤት አለው፤ ቲቪ አለው፤ ራዲዮ አለው፤ ዳኛ አለው፤ አቃቤ ህግ አለው። ይህ ሁሉ ካለኝ ደግሞ እኔም ብሆን፣ ዝሆን መሆን አያቅተኝም። ተቃዋሚ፣ ሽብርተኛ፣ አክራሪ ተብሎ የተመረጠው ደግሞ ጥንቸል ነው። ጥንቸል ከዝሆን ቢፋለም እድሉ አንድ ነው- ሮጦ ማምለጥ። አንቺ ግን ሀገሬ! ጥንቸሎችሽ በፍትህ ስርአትሽ ሮጠው ነፃ የሚወጡበት የመርፌ ቀዳዳ የምታህል ቀዳዳ እንኳን እንዳትኖር፤ ክሳቸው እንኳን ወጉ ተነቦላቸው የእምነት – ክህደት ቃላቸው ሳይሰማ፣ እንዴት እንዳከረሩ፣ እንዴት እንዳሸበሩ ፊልም ሰርተሽ በቲቪ ትለቂዋለሽ። በፍትህ አደባባይ ሮጠው እንዳያመልጡ የጥንቸሎቹን እግር ስብርብር አደርገሽ ማለት ያኔ ነው! .. ኧረ በእውነት ይዘገንናል! አባቶቻቸው ተጠርጥረው ከተከሰሱበት ወንጀል ነፃ የሚወጡበትን ቀን የሚናፍቁ ልጆችን … እናቶቻቸውን.. ጎረቤቶቻቸውን… አስቢ እስቲ! አንቺ በእነሱ ቦታ ብትሆኚና ፍትህን ያስከብርልኛል ያልሽው መንግስት በተጠረጠሩብሽ ላይ፣ እንደዚያ ያለ ፊልም እያቀረበ የፍትህን ጽንስ ለውርጃ ሲዳርግ ብትመለከቺ ምን ትያለሽ! ምንስ ታደርጊያለሽ! ዳሩ አንቺ ሀገር እንጂ ዜጋ አይደለሽም። ዜጋስ ብትሆኚ እግሮችዋ የተሰበሩ ጥንቸል ሆነሽ መታገል ከማይሰለቸው ዝሆን ፊት ብትቆሚ እጣሽ ምንድነው? አቦ ሀገሬ ተይኝ! ገልጠው የማይጨርሱት ገመና አድሎሻል!
በኢንቨስትመንት ስም የአገር ሃብትና ትውልድን እየበላ ስላለው የመሬት ነጠቃ አስመልክቶ የኦክላንድ ተቋምና ድርጅታችን ለአዲሲቷ ኢትዮጵያ የጋራ ንቅናቄ በጋራ ያዘጋጁት ጥናታዊ ዘገባ ይፋ ሆነ። የጋራ ንቅናቄያችን ዋና ዳይሬክተር ጥናቱ በትክክለኛ ጭብጥ ላይ ተመስርቶ እንዲዘጋጅ ለህይወታቸው ሳይሳሱ መረጃ በመስጠት ለተባበሩ ዜጎች “ታላቅ ክብር ይሁንላችሁ። አሁን አትታወቁም። ግን ከቶውንም አትረሱም። ክብር ለማትታወቁት ግን ለማትረሱት የአገር ጀግኖች” በማለት ምስጋና አቅርበዋል። ኢህአዴግን በደፈናው መቃወምን ዓላማው ያላደረገው ይህ ጥናታዊ ዘገባ ዜጎችን ካደጉበት፣ ከኖሩበት፣ ከቀያቸው፣ ከህልውናቸው፣ ከርስታቸው፣ ወዘተ ያለ አንዳች ውይይት፣ ምክክርና ንግግር በማፈናቀል ለውጪ ኩባንያዎችና ለራሱ ለባለጠመንጃው አገዛዝ ሰዎችና ባለሟሎች መሬት ማከፋፈሉን በማስረጃ ያሳያል። የራሱ የኢህአዴግ አካላትም በሪፖርቱ ውስጥ በአግባቡ ድምጻቸው ተካትቷል። የሚጠቀሙባቸው አዋጆችና ህጎችም አልተዘለሉም። “የውጪ ባለሃብቶችና ኩባንያዎች ወደ አገር ውስጥ መግባታቸው ለቴክኖሎጂ ዝውውር፣ በአገሪቱ ያለውን የምግብ እጥረት ለማስወገድ ይረዳል” የሚሉ ምክንያቶች እያቀረበ ያለው ኢህአዴግ በተግባር ሲፈተሽ ተግባሩና ዓላማው ምን እንደሆነ የሚያመለክተው ጥናቱ የስርዓቱ ሰለባዎች፣ የኢህአዴግ ባለስልጣናት፣ ኢንቨስተሮች፣ ጉዳዩ የሚመለከታቸው ክፍሎች፣ የቅርብ ምስክሮች፣ የተለያዩ ከዓለምአቀፍ ተቋማት የተገኙ መረጃዎች፣ አገዛዙ ራሱ ይፋ ያደረጋቸው መረጃዎችና ለጥናቱ አስፈላጊ የተባሉ አኻዞች የተካተቱበት በመሆኑ እውነታውን ህዝብና ማናቸውም ወገኖች እውነቱን ለመረዳት ያስችላቸዋል ተብሎ በጉልህ ታምኖበታል። በምሳሌ ለማሳያነት የተጠቀሰው የሳዑዲ ስታር ኩባንያ የሚያመርተውን ሩዝ ደብረዘይት በገነባው ተቋሙ አማካይነት ሩዙን የመለየትና ለኤክስፖርት የማዘጋጀት ስራ ይሰራል። የተመረጠውና መለኪያውን የሚያሟላው ሩዝ ኤክስፖርት የሚደረግ ሲሆን፣ ደቃቃውና በሚሊሜትር ተለክቶ ለኤክስፖርት ደረጃ የማይበቃው አገር ቤት እንዲቀር ይደረጋል። ከዚህ አንጻር እንኳ ቢታይ የመሬት ኢንቨስትመንት የተባለው ዓለም ጠንቅቆ ለሚያውቀው የአገራችን የምግብ እጥረት ችግር መፍትሄ ሊሆን አይችልም። በጥናቱ ዝርዝር ጉዳዩ አለ። ኢህአዴግ በፖለቲካው ውድማ ላይ ቆሞ የሚያወራውና በተግባር የሚሆነውን እውነት ከሰለባዎቹ አንደበት በመቅዳት ሊስተባበል በማይችልበት ደረጃ ያቀረበው ጥናት፣ ዜጎች ከቀያቸው ከመፈናቀላቸው በፊት ምክክርና የስነልቦና ዘግጅት እንዲደረግ ጊዜ እንደሚሰጥ በህግ የተደነገገ ስለመሆኑ፣ ነግር ግን እውነታው የተገላቢጦሽ መሆኑንን ጥናቱ በማስረጃ ያትታል። ዜጎች ነገ ስለሚሆነው እንኳ ሊያውቁ በማይችሉበት ደረጃ ማለዳ ካረፉበት ሲነቁ ዶዘር ማሳቸውን፣ የጓሮ አትክልታቸውን፣ የኑሯቸው መሰረት የሆነውን ደናቸውን፣ ቤታቸውን ሲጠርግ እንደሚያዩ እነዚሁ መከረኞች ለህይወታቸው ሳይሳሱ መናገራቸውን ጥናቱ ትኩረት ሰጥቶ አቅርቦታል። የመሬት ካሳ እንኳ ባግባቡ የማያገኙት ወገኖች በራሳቸው አንደበት፣ በግብር የደረሰባቸውንና ከፊት ለፊታቸው ያለውን አደጋ አስመልክቶ በዝርዝር ሚዛናዊ በማድረግ ያቀረበው ጥናት ኢህአዴግ ለማስተባበል ከፈለገ በዜናና በተራ ጩኸት ሳይሆን በመረጃ የተደገፈ፣ ሁሉንም ወገኖች ያካተተ ሚዛናዊ ሪፖርት ካቀረበ ብቻ ለአዲሲቷ ኢትዮጵያ የጋራ ንቅናቄ (አኢጋን) በማስተባበያነት እንደሚቀበለው አስቀድሞ ለመግለጽ ይወዳል። በአገርና በግለሰብ ደረጃ መረጃ ለማዳረስ፣ በተመሳሳይ ኢህአዴግ የሚያሰራጨውን የሃሰት ፕሮፓጋንዳ ማጋለጥ፣ የሰብአዊ መብት ጥሰቱን ማሳየት፣ የተሳሳተውን ፖሊሲ ማስቀየር ዋናው የጥናቱ ዓላማ ነው። በጥናቱ በቀረበው ጭብጥ መሰረት የዓለም ባንክ፣ ወዳጅ አገሮች፣ አበዳሪ አገሮች ፖሊሲ አውጪዎች ወዘተ አካሄዳቸውን እንዲመረምሩ ለማስቻል ሰፊ ስራ የተሰራ መሆኑንን በዚህ አጋጣሚ እንጠቁማለን። በተለያዩ አጋጣሚዎች የተለያዩ የውጪና የአገር ውስጥ ሚዲያዎች እንደዘገቡት ሰፊ ስራ የተሰራ ቢሆንም፣ በዋናነት የጉዳዩ ባለቤት የሆነው የኢትዮጵያ ህዝብ ምን እየተሰራ እንደሆነ ሲረዳ ትግሉን ማቅለል፤ ውጤቱንም ማቅረብ ይቻላል የሚል እምነት አለን። በዚህና በሌሎችም ተዛማጅ ምክንያቶች በከፍተኛ የሃላፊነት ስሜት፣ ረዥም ጊዜ ተወስዶ የተሰራው የትርጉም ሰራ ሰውን የሚያክል ክቡር ፍጥረት ከማደሪያው እንዲወጣ ተደርጎ እንዴት ወደ ጉድጓድ እንደሚወረወር ለመጪው ትውልድ በታሪክነት፣ አሁን ላለነው በመረጃነት፣ ከሁሉም በላይ ከጩኸትና ከመረጃ አልባ ክስ የምናገኘው ጥቅም አለመኖሩን በመረዳት አቋቋምን ለማስተካከል ይረዳል፣ ታላቅ ምሳሌም ይሆናል ብለን እናምናለን። ጥናቱን በማሰራጨትና ዜጎች እጅ እንዲደርስ በማድረጉ በኩል የሁሉም ወገኖች ያልተቆጠበ ጥረት እጅግ አስፈላጊ እንደሆነ ለመግለጽ እንወዳለን። በዚህ አጋጣሚ እናወጣዋለን ብለን ካሰብንበት ጊዜ በማለፍ ተጨማሪ ሳምንታት በማዘግየታችን ታላቅ ይቅርታ እንጠይቃለን፡፡ በአገራችን ካለው የመረጃ አፈና አኳያ የጥናቱ መጠን ሰብሰብና አጠር ባለ መጠን በኢሜይል እንደሚሰራጭ ሆኖ በአዲስ መልክ ሲቀናበር ተጨማሪ ሳምንታትን መውሰዱ የግድ ሆኗል፡፡ የጋራ ንቅናቄያችን ጽሁፉን የማሰራጨቱ ስራ በጨዋነት፣ ለጽሁፉ ባለቤቶች (ለእንግሊዝኛው የኦክላንድ ተቋም ለአማርኛው ደግሞ አኢጋን) አስፈላጊውን እውቅና በመስጠት እንዲሆን በዚህ አጋጣሚ አበክረን እንሳስባለን። ከመሬት ነጠቃ በላይ የከፋ ወንጀል የለም። ዜጎችን በምድራቸው ወደ ባርነት የሚያሸጋግረው የመሬት ነጠቃ የአገሪቱን ሃብትና ንብረት እየበላ ነው። ይህንን ወደር የሌለው ወንጀል ለማጋለጥ፣ ለመታገል፣ ለመቃወምም ሆነ ተዛማጅነት ያላቸው ተግባራት ለማከናወን ለሚፈልጉ ተቋማት፣ ግለሰቦችና ሚዲያዎች ይረዳ ዘንድ (Land Grab – http://landgrabsmne.wordpress.com) የሚባል ብሎግ እንዲሁም በፌስቡክ Land Grab/መሬት ነጠቃ መከፈቱን ለማሳወቅ እንወዳለን። በቅርቡ የሚሻሻለው ይህ ብሎግና የፌስቡክ ገጽ ከመሬት ወረራ ጋር በተያያዘ ሁሉም ዓይነት ማስረጃዎች የሚታተሙበት ስለሚሆን መረጃ ለሚፈልጉ ወገኖች ሁሉ መልካም አጋጣሚ ይሆናል። ጥናታዊ ዘገባውን ከድረገጻችን ላይ ለማግኘት እዚህ ላይ ይጫኑ፡፡ በኢሜይል ለማግኘት የሚፈልጉ በሙሉ በሚከተለው አድራሻ ([email protected]) ቢጠይቁን በቀጥታ የምንልክ መሆናችንን እናሳውቃለን፡፡ በመጨረሻም የጋራ ንቅናቄያችን ዋና ዳይሬክተር ለተርጓሚው ከሁሉም በላይ ግን የስርዓቱ ላንቃ ስር ሆነው የህይወት ዋጋ በመክፈል መረጃ ለሰጡት ወገኖች የአክብሮት ምስጋና አቅርበዋል። አቶ ኦባንግ በመልዕክታቸው “በቦታው ላይ ሆናችሁ ለህይወታችሁ ሳትፈሩ ይህንን መረጃ የሰጣችሁ ሁሉ የአገር ጀግኖች ናችሁ፤ አሁን አትታወቁም። አሁን ልንገልጻችሁ አንችልም። ጊዜና ወቅት ጀግንነታችሁን እስኪገልጹት ግን አትረሱም። ልትረሱም አትችሉም። ብዙ ባይነገርላችሁና ባይዘመርላችሁም ታላቅ ስራ ሰርታችሁዋልና ክብር ይሁንላችሁ” ብለዋል፡፡ ለአዲሲቷ ኢትዮጵያ የጋራ ንቅናቄ የሚዲያና ሕዝብ ግንኙነት ግብረኃይል የ ሙሉውን ጥናት ትርጉም በአማርኛ ለማንበብ እዚህ ይጫኑ Understanding Land Investment Deals in Africa (Ethiopia) ********************************************************************************************************* ለዚህ ደብዳቤ ምላሽም ሆነ ለተጨማሪ መረጃ ዋና ዳይሬክተሩን ለሚዲያ ክፍሉ ([email protected]) በመጻፍ ወይም ድረገጻችንን (www.solidaritymovement.org) በመጎብኘት ለመረዳት ይችላሉ፡፡
(ዋሺንግተን)--ዝርርብ ሰላም ኣብ ደቡብ ኣፍሪቃ ኣብ ዝቃንዓሉ ዘሎ እዋን፡ ኵላቶም ወገናት ርእይቶ ካብ ምሃብ ተቖጢቦም ድሕሪ ምጽናሕ፡ ንናይ ትግራይ ልኡኽ መሪሑ ዘሎ ኣቶ ጌታቸው ረዳ፡ ንፈለማ እዋኑ መልእኽቲ ትዊተር ጽሒፉ። ኣቶ ጌታቸው ኣብ ናይ ትዊተር መልኽእቱ፡ መጽሔት ዘ ኢኮኖሚስት ኲናት ናብ መቐለ ቀሪቡ ዝበለቶ ብምቅዋም፡ እቲ ኲናት ካብ መቐለ ኣስታት 160 ኪሎ-ሜተር ርሒቑ ኣብ ኮረም’ዩ ዝካየድ ዘሎ ክብል መሊሱ። ኣይተ ጌታቸው ኣብ ትዊተሩ ብዛዕባ’ቲ ዝካየድ ዘሎ ዘተ-ሰላም ኣይጠቐሰን። ኣብ ተመሳሳሊ ምዕባለ ኣዛዚ ሰራዊት ትግራይ ዝዀነ ጀነራል ታደሰ ወረደ ትማሊ ምስ ማዕከናት ዜና እቲ ክልል ኣብ ዝግበሮ ጻንሖት እቲ ኲናት ካብ ዝጅምር ፈጺሙ ደው ኣይበለን ክብል ተዛሪቡ። ጀነራል ታደሰ፡ “ካልእ ኣማራጺ ስለ ዘይብልና ክሳብ መወዳእታ ክንቃለስ ኢና” ክብል ገሊጹ። እቲ ጀነራል ንኸተማታት ዓድዋ፡ ኣኽሱምን ካልእን ፈደራላዊ መንግስቲን ሰራዊት ኤርትራን ድሕሪ ምቍጽጻሮም ኣብ ልዕሊ ሰላማዊ ህዝቢ ግፍዒ የውርዱ ኣለዉ ድሕሪ ምባል፡ መንግስቲ ኢትዮጵያ’ውን ንትግራይ ዘመሓድሩ ኣባላት መዚዙ ኣሎ ክብል ተዛሪቡ። ብዛዕባ’ዚ ካብ መንግስቲ ኢትዮጵያ ዝተዋህበ ወግዓዊ መገልጺ ዛጊት የሎን። እዚ ከምዚ ኢሉ እንከሎ ኣምባሳድር ኢትዮጵያ ኣብ ዓዲ-እንግሊዝ ኣምባሳድር ተፈሪ መለስ ደስታ፡ ሎሚ ዓርቢ ኣብ ዝጸሓፎ ናይ ትዊተር መልእኽቲ፡ መንግስቱ ንዘተ-ሰላም ኣብ ደቡብ ኣፍሪቃ ይጽዕረሉ ኣብ ዘሎ እዋን፡ መሬታዊ ልኡላውነትን ግዝኣታዊ ሓድነትን ኢትዮጵያ ኣብ ዋጋ-ዕዳጋ ዝኣቱ ኣይኮነን ኢሉ። እቲ ኣምባሳድር ኣብ መልእኽቱ መራሕቲ ህወሓት ክዓጥቁን ነቲ ኣዕናዊ ዝብሎ ቃልሶም ክምለሱን ክፍቀዶም ኣይግባእን ብምባል፡ ብረቶም ከውርዱ ዝጽውዕ መልእኽቲ ኣስፊሩ`ሎ። ዕለታዊ ፈነወ ድምጺ ኣመሪካ 03/12/2022 ፈነወ ትግርኛ ቀዳም ድምጺ ኣሜሪካ ፈነወ ቛንቛ ትግርኛ ካብ ሶኑይ ክሳብ ሰንበት ይፍነው። ፈነወ ቛንቛ ትግርኛ ካብ ሶኑይ ክሳብ ዓርቢ ብዕለታዊ ዜና ይጅምር፥ እዋናዊ ጉዳያትን ሰሙናዊ መደባት'ውን የጠቓልል ።ቀዳምን ሰንበትን ኣብቲ ሰሙን ዝተፈነው መደባት ብምድጋም ፈነወ ቛንቛ ትግርኛ ይኻየድ።
ባለፉት ጥቂት ወራት በአዲስ አበባና በአካባቢዋ በተቀሰቀሰው የ”ባለቤትነት ጥያቄ “ የተነሳ አዳዲስ ተጫዋቾችን ያካተቱ የፖለቲካ ክስተቶች በመታይት ላይ ናቸው። ከነዚህ ውስጥ “አዲስ አበባ የአዲስ አበባ ነዋሪዎች እራሷንም ችላ መተዳደር የሚገባት ከተማ ነች “ በሚል አመለካከት ሥር የተሰባሰበውና በታዋቂው ጋዜጠኛ በእስክንድር ነጋና በአጋሮቹ የሚመራው “የባለአደራ ምክር ቤት ወይም ባልደራስ ” የተሰኘው የህዝብ ስብሰብ (ሲቪክ ማህበር) አንዱ ነው። በዚህ ጽሁፍ ፤ ይህ የሲቪክ ድርጅት የተመሰረተበትን አግባብና እያካሄደ የሚገኘውን ትግል፤ እንዲሁም እየደረሰበት ያለውን ፈታኝ ተግዳሮት በተመለከተ፤ በሀገራችን የፖለቲካ ሽግግርና ዴሞክራያዊ ስርአትን ለመመመስረት ከሚደረገው ጎዞ አኳይ የሚኖረውን እንደምታ በጨረፍታ አሳያለሁ። የሲቪክ ድርጅቶች ወይም ማህበራት የሚያስገኙዋቸው ጠቀሜታዎች እጅግ ሰፊ ሲሆኑ እነዚህም በሁለት ዋና ዋና ጉዳዩች ዙሪያ ሊመደቡ ይችላሉ። አንዱ ማህበረሰብአዊ ጠቀሜታቸው (ሶሻል ካፒታል) ሲሆን ሁለተኛው ደግሞ የፖለቲካ ጠቀሜታቸው (ፖለቲካል ካፒታል ) ናቸው፡፡ የሲቪክ ድርጅቶች ማህበራዊ እሴት (ሶሻል ካፒታል) የሲቪክ ድርጅቶች ማህበራዊ እሴት (ሶሻል ካፒታል) የሚባለው የስቪክ ድርጅቶች በሚመሰረቱበት ዋና ሀሳብ ዙሪያ ተመሳሳይ ፍላጎት ያላቸውን ግለሰቦችና ማህበረሰቦች ማሰባሰብ፤ እርስ በርስ እንዲተዋወቁ በአላማና በግብ ዙሪያም እንዲቀራረቡ የማድረግ ጠቀሜታቸውን ያመለክታል። በዚህ አይነት ተግባር ሰዎች ተጨበጭ በሆኑ ጉዳዮች ዙሪያ ይበልጥ እንዲቀራረቡ አንዳቸው ከሌላው ድጋፍ እንዲያገኙ ብቸኝነትና የተገላይነት ስሜት እንዳያጠቃቸው ያግዛል። የሰው ልጅ ኑሮ እየተወሳሰበና በአብዛኛው ህይወቱም በግል ስራ ላይ አተኩሮ በሚኖርበት ጊዜ በእነዚህ በማህበራዊ እሴቶች ላይ ያተኮሩ ድርጅቶች አስፈላጊነት ታላቅ ቦታ አላቸው። ቀደምት አባቶቻችንና እናቶቻችንም ይህንኑ በመገንዘብ ይመስላል እድር፣ እቁብ፣ ጅጌ፣ ደቦ… ወዘተ የመሳሰሉ ማህበራዊ ድርጅቶችን መስርተው ከትውልድ ወደ ትውልድ እየተላለፉ እንዲቀጥሉ ያደረጉት፡፡ የዚህ አይነት አደረጃጀትና ስብስብ ውስጥ የሚታዩ ማህበራዊ ድርጅቶች አገልግሎታቸው ሰፊ ቢሆንም በፖለቲካ ድርጅቶች ፖሊሲና አስተሳሰብ ላይ ተጽእኖ ለማድረስ የሚኖራቸው ክህሎት ግን ዝቅተኛ ነው። የምስረታቸው አላማም ሆነ አደረጃጀታቸው የፖለቲካ ተጽእኖ መፍጠርን ወይም ፖሊሲን ማስፈጸምን በእሳቤ ውስጥ አሰገብቶ ስላልሆነ በዚህ ረገድ የሚያደርገው ተጽእኖም ዝቅተኛ ነው። ይህ ማለት ግን በሶሻል ካፒታል ዙሪያ የተሰባሰቡ ሲቪክ ድርጅቶች ውሎ አድሮ በዙሪያቸው ያሰባሰቡትን እምቅ ሀይል ወደ ፖለቲካ ካፒታልነት ሊቀይሩት አይችሉም ማለት አይደለም። የሲቪክ ድርጅቶች ፖለቲካዊ እሴት (ፖለቲካል ካፒታል) በፖለቲካ እሴት (ፖለቲካል ካፒታል) ተብሎ የሚጠራው ደግሞ የሲቪክ ድርጅቶች የተወሰነ የማህበረሰብ ክፍልን የጋራ ጥቅም ለማስጠበቅ በተለይም በመንግስትና፣ በፖለቲካ ድርጅቶች ላይ ተጽእኖን ለማሳደር የሚያሰትለውን ከመደራጀትና የህዝብን እምቅ ሀይል ለፖለቲካ ግፊት ከማዋል ጋር የተያያዘ ችሎታን የሚመለከት ነው። ይህን ተግባር መሰረታዊ ስራቸው አድርገው የሚንቀሳቀሱ ሲቪክ (ማሀበራዊ) ድርጅቶች የመብት መረገጥን ለማስቆም፣ በህዝብ ላይ ከፍተኛ ተጽእኖ በሚኖራቸው በመንግስትና የፖለቲካ ድርጅቶች ላይ ተጽእኖ ለማሳደር…ወዘተ የሚቻለው በዋናነት በተደራጀና በተቀነባበረ መንገድ ነው ብለው የሚያምኑ፣ የግለሰብ ጥረቶች በድርጅት መልክ ካልተሰባሰበ መንግስትም ሆነ ፖለቲካ ፓርቲዎች በቀላሉ እንደማያዳምጡ ግንዛቤን የወሰዱ አካሎች ናቸው። በተለይም ደግሞ ብዙሀዊነት በሚታይበትና የተለያዩ ክፍሎች ፖለቲካዊም ሆነ ማህበራዊ ፍላጎታቸውን (አጀንዳዎችን) የመንግስት ፖሊሲ ለማድረግ ግፊት በሚያደርጉበት ህብረተሰብ ውስጥ የዜጎች ጥቅም የሚጠበቀው በተናጠል ሳይሆን ተሰባስቦ በሚደረግ ተጽእኖ ፈጣሪነት ነው። በዚህ አውድ ውስጥ ያልተደራጁ የህብረተሰብ ክፍሎች በአብዛኛው ጥቅማቸውን ለማስጠበቅ የሚያስችል ሀይል እንደማይኖራቸው በመገንዘብ ዜጎች የተደራጀ ሀይላቸውን የጋራ ጥቅማቸውን ለማስጠበቅ የሚያስችላቸው ስብስብ አስፈላጊ ይሆናል። ይህ እውን የሚሆነውም የመደራጀትንና በጋራ ተጽእኖ የመፍጠርን የፖለቲካ እሴት (ካፒታል ) በተገነዘበ ሲቪህ ድርጅት አማካኛነት ነው። የፖለቲካ መሪዎች ውሳኔ በዜጎች ህይወት ላይ እጅግ መሰረታዊ የሆነ በጎም ሆነ መጥፎ ተጽእኖ የማሳደር ችሎታ አለው። አንድ መንግስት አንድን ህበረተሰብ መሰረታዊ በሆነ መልክ ለዘመናት እንዲለወጥ የሚያደርገው ውሳኔ ሊያሰተላልፍ ይችላል ። ይህን የመንግስት ተጽእኖ ለማስቀየርም ሆነ ለመቋቋም ተጽእኖ ፈጣሪ የሲቪክ ማህበራት መደራጀት እጅግ አሰፈላጊ ይሆናል ። ይህ በህብረተሰብ ላይ የሚደርስ ተጽእኖን የማስቆምና የማስቀየር እምቅ ሀይል ነው ፖለቲካዊ እሴት የሚባለው። የፖለቲካ ብዙሀዊነት አውን በሆነበትና የፖለቲካ ስልጣን በህዝብ ድምጽ ብቻ በሚያዝበት ህብረተሰብ ውስጥ ፖለቲከኞች የህዝብን ድምጽ እንዲያዳምጡ ከሚደረጉበት መንገዶች ውስጥ አንዱ በድምጽ አሰጣጥ ላይ ድጋፍን በመንፈግና በመስጠት የሚገለጽ ነው። በዚህ መልክ ድምጽን በተደራጀ መልክ ለመንፈግም ሆነ ለመስጠት በሚደረግ እንቅስቃሴ ውስጥ ህዝብን የማደራጀት፣ ማስተማርና በድምጽ አሰጣጡ የሚፈልገውን ውጤት ለማምጣት የሚያስችለውን ሁኔታ ለመፍጠር የሚያስችለውን ክህሎት (ፖለቲካል ካፒታል) እውን ለማድረግ የሲቪክ ድርጅቶች ሚና ከፍተኛ ነው። በአጠቃላይ የሲቪክ ድርጅቶች የፖለቲካ ካፒታላቸውን በተለያዩ ጥያቄዎች ዙሪያ ህዝብን በማሰባሰብ በተለያየ ደረጃ የሚገኙ የፖለቲካ ሀይሎች ለህዝብ ፍላጎትና ጥያቄ ትኩረት እንዲሰጡ ተጽእኖ ለማድረስ የሚያደርጉትን የዜጎች እንቅስቃሴ ያሳያል። በፖለቲካ ሽግግር ወቅት ይህን ተግባር ትኩረት ሰጥተው የሚንቀሳቀሱ ማህበራዊ ድርጀቶቸ ለዴሞከረሰያዊ ለውጥ ማሳካትና ዴሞከራሲያዊ ስርአት ግንባታን በጠንካራ መሰረት ላይ ለማስቀመጥ በሚደረግው ጥረት ከፍተኛ ሚና ሲጫወቱ ይታያል፡፡ ሽግግርና ሲቪክ ድርጅቶች ከአምባገነን አገዛዝ ወደ ዴሞክራሲ የሚደረግ ሽግግር በሁሉም ገጽታው ከፈላጭ ቆራጭ እኔ የምለውን ብቻ ስማ ከሚል አገዛዝ ወደ የህዝብ መብት የተከበረበት የህዝብ ድምጽ ወደሚደመጥበትና ሰብአዊ መብትና የህግ የበላይነት ወደተረጋገጠበት ስርአት የሚደረግ የለውጥ ሂደት ነው። በዚህ ዓይነት የሽግግር ሂደት ውስጥ የሲቪክ ማህበራት ዋነኛው ተግባር ባንድ ሀገር ውስጥ የሚገኝ መንግስት በስልጣን እንዳይባልግና በሚያሰተዳድረው ህዝብ ህይወት ላይ ተገቢነት የሌለው ተጽእኖ እንዳያደርግ የሽግግሩ ሂደትም ፈሩን ስቶ እንዳይሄድ መንግስት ግልጽነትንና ተጠያቂነትን የሚያከብር እንዲሆን አበክሮ መስራት ነው። ከአምባገነን ስርአት ተላቆ ወደ ዴሞክራሲ በሚያመራው የሽግግር ሂደት ውስጥ መንግስት እንዳለፉት አምባገነኖች ሁሉ መብት መርገጥ እንዳያገረሽበት፣ ከሚገባው በላይ በመሄድ የህዝብን መሰረታዊ መብት እንዳያኮላሽ፣ የህዝብን ፍላጎትና መብት ወደጎን ገፍቶ የራሱን እና የደጋፊዎቹን ጠባብ ፍላጎት ብቻ በህዝብ ላይ እንዳይጭን፣ ለሰላምና ለዴሞክራሲ ግንባታ ታማኝ ሆኖ እንዲቀጥል በስልጣን መባለግ አድልኦ… ወዘተ የመሳሰሉት አስከፊ ክስተቶች እንዳይከሰቱ ቢከሰቱም በጊዜ እንዲጋለጡ ታላቅ ሚናን የሚጫወቱት የሲቪክ ድርጅቶች ናቸው። የሲቪክ ድርጅቶች የህዝብ ዓይናና ጆሮ በመሆን ህዝብን ለመብቱ እንዲቆም በማስተማርና በማደራጀት በለውጡ ሂደት ንቁና ቆራጥ ተሳታፊ እንዲሆኑ የለውጡ ሂደት በአስተማማኝ መልክ አንዲቀጥል የለውጥ ሀይሎች እንዲጠናከሩ ለውጡም ተቋማዊ እየሆነ ስር እየሰደደ እንዲሄድ ያግዛሉ። ይህ ሲሆን ደግሞ ህዝብ በለውጡ ሂደትና በመንግስት ላይ እምነቱ እንዲጠናከር ለመንግስት ያለው ከበሬታና እምነትም ከፍ እንዲል ታላቅ አስተዋጽኦ ያደርጋሉ። በዚህ ሂደት ውስጥ ነው ዴሞክራሲያዊ ስርአት የህብረተሰቡን ታላቅ አመኔታና ድጋፍ የሚጎናጸፈው። የዚህ አይነቱን ስርአት ነው ህብረተሰቡም የኔ ነው ብሎ እንደ ዓይኑ ብሌን የሚንከባከበው። ባጭሩ ከአምባገነን ስርአት ወደ ዴሞክራሲ የሚደረግ ሽግግር ህዝብን ማዕከል ያደረገ (ህዝብን ያሳተፈ) መሆን ይገባዋል። ይህ ደግሞ በዋናነት የሚገለጥበት አንዱ መንገድ ህዝብ በራሱ ፍላጎት በሲቪክ ማህበራት አማካኝነት በንቃትና በድፍረት መሳተፍ ሲችል በመሆኑ እነዚህ ድርጅቶች ሊበረታቱም ሊደገፊም ይገባቸዋል። የሀገራችን ፖለቲካዊ ምህዳር መስፋትና የባለአደራ ምክር ቤት መወለድ በኢትዮጵያ ህዝብ ትግል የህወሀት የበላይነት ከተወገደና ዶክተር አብይ አህመድም የጠቅላይ ሚኒስቴርነቱን ስልጣን ከያዙ ወዲህ የፖለቲካ ምህዳሩ ሰፍቷል። ከዚህም ጋር ተያይዞ የህብረተሰቡን ጥቅም ለማስጠበቅም የተለያዩ ድርጅቶች ብቅ ብቅ ማለት ጀምረዋል። ከነዚህ ውስጥ አንዱና በቅርቡ ተመስርቶ ትልቅ ትኩረትን የሳበው ባልደራስ ወይም ባለአደራ ምክር ቤት የተሰኘው ድርጅት ነው። የባለ አደራ ምክር ቤት ምስረታ መሻው አዲስ አባባ በማን ትተዳደር በሚለው ጥያቄ ዙሪያ የተነሳውን ሀሳብ በተለይም ከቅርብ ጊዜ ወዲህ የተከሰተውን ከፍተኛ ውጥረትና አለመረጋጋት ተከትሎ ነው፡ ኢህአዴግ ለ27 ዓመታት እንዳደረገው ሁሉ አዲስ አበባን በተመለከተም ህዝቡን ሳያሳትፍ “መሪው ድርጅት” በፈለገው መልክ ሲፈልግ ላንዱ ክልል ሲሰጥ ሌለ ጊዜ ደግሞ ሲነጥቅ፣ እንደቆየ ይታወቃል። በዚህም ተግባሩ ፖሊሲ አሁን ለምንመለከተው በአዲስ አባባ ላይ ለተቀሰቀሰው የይገባኛል ጥያቄ ተጨማሪ የግጭትና የጭንቅ ድባብ የተፈጠረበትን ሁኔታ እንዳመቻቸ እናያለን። ይህ ሁሉ ሲሆን ኢህአዴግ የአዲስ አባበን ነዋሪዎች ፍላጎትና ስሜት ምን እንደሆነ አንድም ጊዜ ጠይቆ እንደማያውቅ ታሪክ መዝግቦታል። ባልደራስ ወይም የባላአደራ ምክር ቤት የተሰኘው ንቅናቄ በዚህ ውጥንቅጥ ውስጥ ኢህአዴግም ሆነ ሌሎች የፖለቲካ ድርጅቶች ከተማችንንና ህዝቧን ወዲያ ወዲህ ሊያደርጉ አይገባም፣ በስጦታም፣ በፖለቲካ ዳረጎትም ይሁን በሌላም ምክንያት ለፈለገው አካል ያለፍላጎታችን አሳልፎ ሊሰጡን አይገባም በሚል እሳቤ የተነሳና የሚንቀሳቀስም ነው። ባለአደራ ገና ከጅምሩ የቆመለት ዓላማ የአዲስ አባባን ነዋሪወችን አስተባብሮ በመንግስትንም ሆነ ሌሎች የፖለቲካ ድርጅቶች ላይ አዲስ አበባን በተመለከተ ባላቸው አመለካከት አኳያ ተጽእኖ ማሳደር እና መሞገት መሆኑን በግልጽ አስፍሯል። ይህ ሁኔታ ላለፉት 27 ዓመታት ባልተለመደ መልክ እንደሲቪክ ድርጅት የፖለቲካ ካፒታሉን ባግባቡ ገምግሞና አውቆ የተደራጀ መሆኑን ያሳያል። ይህ ከሞጋች ህብረተሰብና ህዝብ የሚጠበቅ የዴሞክራሲያዊ ህብረተሰብ መሰረት ግንባታውንም እጅግ የሚያጠናክር፣ ፖለቲከኞችንም ከራሳቸው ፍላጎት ባለፈ በህዝብ ፍላጎት እንዲገዙ የሚያደርግ አበረታች ተግባር ነው፡፡ ’ይህ መንግስትም ሆነ ሌሎች ፖለቲካ ድርጅቶች ተጠያቂነትን እንዲያውቁ፣ የሚያግዝ የዴሞክራሲያዊ ሂደት መሰረት ነው። የዴሞክራሲያዊ ስርአትን እውን መሆን ለምንናፍቅ ጠያቂ ነጻና የተደራጀ ህብረተሰብን ለምንፈልግ ሁሉ ይህ አስደሳች እንጂ አስጊ ክስተት አይደለም። ባላአደራወች (ባልደራሶች) ለማድረግ የሚፈልጉት በማንኛውም ዴሞክራሲን አከብራለሁ በሚል ሀገር ማህበራዊ ድርጅቶች ከሚያደርጉትን የተለየ አይደለም። ለዚህ ነው ይህ ሲቪክ ድርጅት ሊበረታታና አይዞህ ሊባል እንጂ እንዲሸማቀቅ እንዲዳከም ወይም እንዲጠፋ መደረግ የለበትም የምለው። በርግጥ እንደጀማሪ ድርጅት ባላደራ ምክር ቤትም ስህተት ሊሰራ ድክመትንም ሊያሳይ ይችላል። ይህ የሚጠበቅ ነው። ሀገራችን ዴሞክራሲያዊ እንድትሆን ከፈለግን ማድረግ ከሚገባን ጉዳዮች ውስጥ አንዱ ፍላጎታችንን እውን ሊያደርጉ የሚችሉ ተቋማትን (ሲቪክ ድርጅቶችን ጨምሮ) ድክመታቸውን እንዲያሰተካክሉ እያገዙ አቅማቸውን መገንባትና ማጠናከር ነው። በእነዚህ ዓይነት ድርጅቶች ላይ የሚደረግ ቀጥተኛም ሆነ ተዘዋዋሪ ተጽእኖን መቃወም ደግሞ ለመሰረታዊ ዴሞክራሲያዊ መብት መከበር መቆም ነው። ሲቪክ ማህበራት ለማበብ አበረታች ድባብ ይሻሉ የሲቪክ ማህበራት በተዛዋሪም ሆነ በቀጥታ በጥቃት ስር ሲሆኑ (በፖሊስ ሲሳደዱ መሪዎቻቸው ሲወገዙ፣ የሚታሰሩ ስብሰባ ሲከለከሉ…ወዘተ) ህብረተሰቡ እንደልቡ ተንቀሳቅሶ የሲቪል ግዴታውን ለመወጣት አስቸጋሪ ይሆንበታል። በዚህ ዓላማ ስር የሚቋቋሙ ሲቪክ ድርጅቶችም አያብቡም አይጎለብቱም። በህወሀት መራሹ ኢህአዴግ የ27 ዓመታት አገዛዝ የተመለከትነውም ይኽንኑ እውነታ ነው ። ከተነሳሽነት ማነስ ሳይሆን በመንግስት ተጽእኖ የተነሳ ሲቪክ ማህበራት በተለይም የፖለቲካ ጥያቄዎችና የዜጎች መብት ላይ ያተኮሩት ሁሉ ድምጥማጣቸው እንዲጠፋ ተደርጓል። የኢትዮጵያ ነጻ ጋዜጠኞች ማህበር፣ የኢትዮጵያ ሴት ጠበቆች ማህበር፣ የሰብአዊ መብት ጉባዔ፣ የመምህራን ማህበር፤ የሰራተኞች ማህበር…ወዘተ ከሚጠቀሱት ሰለባወች ውስጥ ጥቂቶቹ ናቸው፡ አሁን ባለው የሀገራችን ሁኔታም ባለአደራ ምክር ቤት የተሰኘው ሲቪኽ ማህበር ገና ብቅ ከማለቱ በየደረጃው የሚገኙ የመንግስት መሪዎችና የፖለተካ ድርጅት ተወካዮች ማውገዝና መኮነን መጀመራቸው፤ ስብሰባ እንዳያደርጉ የተለያየ ተጽእኖ ማሳደራቸው…ወዘተ፣ በለውጡ ማግስት የተከፈተውን የፖለቲካ ምህዳር መልሶ እንዲጠብ የሚያደርግ እንጂ የሚያዳብረው አይደለም። አንዳንዶች ባልደራስ ወይም ባለአደራ ቆሜለታለሁ ከሚለው ዓላማ ውጭ የራሳቸውን ትርጉም በመስጠት “የአዲስ አባባ ከተማን ምክር ቤት ተክቼ መስራት ያለብኝ እኔ ነኝ “ ብሏል በማለት ሊፈርጁትና የህዝብ ድጋፍን ሊያሰነፍጉት፣ የሚጥሩበት ሁኔታ ይታያል። አንዳንዶች ደግሞ “የአዲስ አባበን ህዝብ እወክላለሁ እንዴት ይላል” እኔም የአዲስ አባባ ነዋሪ ነኝ ሆኖም ለስበሰባ እንኳ አልተጠራሁም” ይላሉ። ይህን የሚሉ ግለሰቦችም ሆኑ ድርጅቶች ለመሆኑ እናንተ እንወክለዋለን እያላችሁ በስሙ የምትናገሩት ህዝብ መቼ ተሰብስቦ ነው ለናንተ ውክልና የሰጣችሁ ቢባሉ ምን እንደሚሉ ይገርመኛል። ሕወሀት መራሹ ኢህአዴግ የሲቪክ ማህበራትን በተመለከተ ይከተለው የነበረው አንዱ ፖሊሲ እነዚህን ድርጅቶች ከፖለቲካ ድርሻቸው ለመነጠልና በእርዳታና ሌሎች በማህበራዊ ተግባሮች ላይ ብቻ ያተኮሩ በማድረግ ላይ ያጠነጠነ ነበር። ባጭሩ ነጻ ሞጋችና ፖለቲካዊ ተጽእኖ ፈጣሪ ሲቪክ ድርጅቶች ህወሀትን አይመቹትም ነበር። ለዚህ ማሳያ ሀገር በቀል የሆኑትንም ሆነ በውጭ የሚገኙ ሲቪክ ድርጅተች ከፖለቲካ ተግባር ተገልለው እርዳታ የማደል ወይም መንግስት በሚያጸድቀው ተግባር ላይ ብቻ እንዲሳተፉ ሲፈቅድ መቆየቱ ፣ በመብት ላይ ትኩረት የሚያደርጉ ድርጅቶች (ሰብአዊ መብት፣ የሰራተኞች መብት፣ የመናገርና መፃፍ፣ የሴቶች መብት…ወዘተ) ደግሞ በሀገር ውስጥ ያሉት እንዲቀጭጩና እንዲጠፉ በውጭ ያሉት ደግሞ ወደ ኢትዮጵያ ድርሽ እንዳይሉ አድርጎ መቆየቱ ነው። አሁን ደግሞ ያን ጨቋኝ ስርአት አስወግደን ራዕያችን ዴሞክራሲያዊ ስርአትን መገንባት ነው በሚባልበት ሰዓት ይህንኑ ሀላፊነት ተሸካሚ የሆኑ ጅምሮችን ማጥላላትና እንቅስቃሴያቸውንም በተለያየ ሁኔታ ማደናቀፍ እጅግ ተገቢ ያልሆነ ተግባር ነው። ይህ ደግሞ የሆነው ሀገራችን በለውጥ ውስጥ ነች፣ ሲቪክ ማህበራትም የለውጡ የጀርባ አጥንት ስለሆኑ ይህንን ለማገዝ የሚሆን አዲስ የማህበራት አዋጅ ተዘጋጅቷል ተብሎ በተገለጸ ማግስት መሆኑ እጅግ ግራ የሚያጋባና እጅግ አሳሳቢም ያደርገዋል። በርግጥ ባለአደራ የተሰኘው ስብስብ እጅግ ሞጋችና ያነሳቸውም ጥያቄዎች ለፖለቲከኞች እጅግ ፈታኝ እንደሆኑ መረዳት ይቻላል። ያም ሆኖ ግን ጥያቄው ገና ለገና ፈታኝና አከራካሪ (ሴንሲቲቭ) ነው በማለት የህዝብን የመደራጀትና ሀሳቡን በነጻ የመግለጽ መብት ማፈን አግባብ አይደለም። የዚህ አይነቱ ተግባር የመንግስትና ህዝብ ቅራኔ ያካርረዋል እንጂ አያረግበውም። እንደ ባላደራ የመሰሉ ሲቪክ ድርጅቶችን አግልሎና ድምጻቸውን አፍኖ በአዲስ አበባ አስተዳደር ላይ ውሳኔ ማስተላለፍ ቢቻል እንኳን የውሳኔው ቅቡልነቱ እጅግ ዝቅተኛ ነው የሚሆነው። ለዴሞክራሲ ግንባታ ደግሞ እጅግ አስፈላጊው ነገር የለውጡ ሀይልና የለውጡን ሂደት ቅቡልነት (ሌጅትመሲ) ማዳበር እንጂ የዜጎችን ድምጽ ማዳመጥን ወደጎን ትቶ የፈለጉትን ውሳኔ ማስተላላፍ አይደለም። በዚህ አኳይ ከፖለቲካም አንጻር ይሁን ዜጎች በፖለቲካ ምህዳሩ ውስጥ የነቃ ተሳትፎ እንዲያደርጉ ከማበተረታታት ወይም ዜጎች በሽግግሩ ትክክለኛነት ለይ ያላቸውን እምነት ከማዳበር አኳያ መደረግ የሚገባው ባለአደራ ምክር ቤትንና መሰል ድርጅቶች ማበረታታትና መደገፍ እንጂ እንቅፋት መሆን ከቶውንም አይደለም። የቀድሞው የአሜሪካ ፕሬዚደንት ባራክ ኦባማ እንዳሉትም ማሰታወስ የሚገባው ለዴሞክራሲ ግንባታ በዋናነት የሚያሰፈልገው ጠንካራ ሰዎች ሳይሆን ጠንካራ ተቋማትን መገንባት ነው (“Africa does not need strong men. It needs strong institutions” ። እነዚህ ነጻና ሞጋች ተቋማት እንዲያብቡ የሚያበረታታ ድባብ ከሌለ ወደ ዴሞክራሲ የሚደረግ ሽግግር እንዘጭ እንቦጭ ማለቱ የማይቀር ነው፡፡ ይህ ደግሞ ለማንም የሚጠቅም አይደለም። ስለዚህ ምን ይደረግ ይህን ፈተና በበጎ መንገድ በመፍታት ታላቁ ድርሻ የመንግስት ሲሆን ሌሎችም ቢሆኑ ሊጫወቱት የሚገባው ሚና ከፍተኛ ነው። በዚህ አኳያ፦ • መንግስት ነጻና ሞጋች ሲቪክ ድርጅቶችን በመገንባት አኳያ የማያመነታና የማያወላውል ሙሉ የድጋፍ አቋም ሊያሳይ ምህዳሩንም ሊያመቻች ይገባዋል። አሁን በተፈጠረው ግራ አጋቢ ሁኔታ አንጻር ሲታይ ይህ ድጋፍ በዋናነት በጠቅላይ ሚኒስቴሩ ቢገለጽ ታላቅ ተጽእኖ ይኖረዋል። • ህዝብ በዚህ መልክ ሲሰባሰብ ለመንግስትም ሆነ ለተለያዩ ፖለቲካ ድርጅቶች የማይመቹ ጉዳዮችን ሊያነሳ እንደሚችል ከወዲሁ በመገንዘብ መንግስት ይህንንም ተቃርኖ ለማስተናገድ ዝግጁ ሊሆን ይገባዋል። • በባለአደራ ምክር ቤት ላይ የተጣለው እገዳና ተከታታይ ተጽእኖ ባስቸኳይ መቆም ይኖርበታል • የተለያዩ ነጻ የመገናኛ ብዙሃንም ይህንን እና ተመሳሳይ ጉዳዮችን በቅርበት በመከታተል በማንኛውም አካል የሚደረጉ የመብት ረገጣዎችንና አፈናዎችን በወቅቱ በሰፊው ለህዝብ ማሳወቅ ይገባቸዋል; • የፖለቲካ ድርጅቶችም የመደራጀት መብትን ማክበርና ነጻ ሲቪክ ድርጅቶች እንዲመሰረቱና እንዲጠነከሩ የማድረግ ተግባር የመንግስት ሀላፊነት ብቻ ሳይሆን የእነርሱም ድርሻ እንደሆነ ግንዛቤ ሊወስዱና በረግባርም ሊያሳዩ ይገባል። • ባለአደራ ምክር ቤትም ራሱን በየጊዜው በመገምገም አስፈላጊ የሆኑ ማስተካከያወችን በማድረግ የዴሞክራሲያዊ ስርአት አጋርነቱን ይበልጥ ሊያሰመሰክር ይገባዋል። _____ ማስታወሻ:በዚህ ጽሁፍ ላይ የተንጸባረቁ ሳሃቦች የጸሃፊውን/የጸሃፊዋን እንጂ የድረገጹን አቋም አያንጸባርቁም። ነጻ አስተያየት ወይንም ሃሳብ በዚህ ድረ ገጽ ለማውጣት ጽሁፍዎትን በ info@borkena.com ይላኩልን።
የምክር ቤት አባላቱ በሞቃዲሾ አውሮፕላን ማረፊያ ድንኳን ውስጥ በአፍሪካ ህብረት ወታደሮች ከፍተኛ ጥበቃ ተሰብስበው በምስጢር ድምፅ አሰጣጥ ፕሬዚዳንቱን መርጠዋል። ሠላሳ ስድስት ዕጩ ተፎካካሪዎች የቀረቡ ሲሆን የሁለቱም ምክር ቤቶች 327 አባላት በሦስት ዙር ድምፃቸውን ሰጥተዋል። በመጨረሻው ዙር ተሰናባቹ ፕሬዚዳንት መሐመድ አብዱላሂ ፋርማጆ እና ከሳቸው በፊት ፕሬዚዳንት የነበሩት ሀሰን ሼኽ መሀሙድ የተወዳደሩ ሲሆን ሀሰን ሼኽ መሀሙድ 214 ድምፅ ሲያገኙ መሐመድ አብዱላሂ ፈርማጆ 110 ድምፅ አግኝተው ተሸንፈዋል። ተሰናባቹ ፕሬዚዳንት አዲስ ተመራጩን ፕሬዚዳንት በሀገሪቱ ብሄራዊ ቴሌቭዥን በቀጥታ ሥርጭት በተላለፈ ዝግጅት እንኳን ደስ ያለዎ ብለዋቸዋል። "አላህ ዛሬ ምሽት ምርጫችንን ለማጠናቀቅ ስላበቃን እናመሰግናለን፥ የመረጣችሁኝንም ያልመረጣችሁኝንም አመሰግናችኋለሁ፥ ወንድሜን አዲሱን ፕሬዚዳንት እንኳን ደህና መጡ እንኳን ደስ ያለዎ እላለሁ" ብለዋል። አዲስ ተመራጩ ፕሬዚዳንት ወዲያውኑ ቃለ መሃላቸውን የፈጸሙ ሲሆን ጠቅላይ ሚኒስትር መሀመድ ሁሴን ሮብሌን የምርጫውን ሂደት ስለመሩ አመስግነዋቸዋል። መሀሙድ ባደረጉት አጭር ንግግር የፋርማጆን ደጋፊዎች አልቃወማቸውም የበቀል አድራጎት አይኖርም፣ ልዩነቶች ካሉን በሀገሪቱ ህግ መሰረት እንፈታቸዋለን" ብለዋል።
ስለ Casino Daysየሞባይል ጨዋታዎች በ Casino Days ቀርበዋልሶፍትዌሮች በ Casino Days ይገኛሉየተቀማጭ ዘዴዎች በ Casino Days ተቀባይነት አላቸውለምን በ Casino Days ይጫወታሉ? ስለ Casino Days ይህ New Casino የተመሰረተው በ 2022 ፣ እና ወደ newcasinorank-et.com በ 09/27/2022 ውስጥ ታክሏል። በሞባይል ካሲኖ ተጫዋች አጠቃላይ ልምዶች ላይ በመመስረት፣ Casino Days ከ 10 ውስጥ 7 ውጤት ያስመዘግባል። በዚህ ደረጃ አሰጣጥ ውስጥ የሚጫወቱት ነገሮች የሞባይል ጨዋታዎችን ቁጥሮች እና አይነቶች፣ ጉርሻዎች፣ የክፍያ አማራጮች እና ያካትታሉ። ተጨማሪ. የሞባይል ጨዋታዎች በ Casino Days ቀርበዋል Casino Days እንደ የካሪቢያን Stud, Dragon Tiger, ቢንጎ, ካዚኖ Holdem ያሉ የታወቁ ጨዋታዎችን እና እንዲሁም አስደሳች ጉርሻዎችን ያቀርባል። ይህ New Casino New Casino ን ይመለከታል-ተወዳጅ እና አስደሳች ጨዋታዎችን ፍለጋ ላይ ያሉ አፍቃሪዎች። ሶፍትዌሮች በ Casino Days ይገኛሉ በ Casino Days ከሚቀርቡት ጨዋታዎች በስተጀርባ በኢንዱስትሪው ውስጥ በጣም ተወዳጅ የሆኑ አንዳንድ አምራቾች አሉ። Casino Days እንደ Betsoft, Evolution Gaming እና ሌሎችም ባሉ አምራቾች የተሰሩ ጨዋታዎችን ያቀርባል። የተቀማጭ ዘዴዎች በ Casino Days ተቀባይነት አላቸው ይህ ካሲኖ እንደ አገሮች ውስጥ ታዋቂ እንደሆነ ሲመለከት፣ ይህ New Casino እንደ ቪዛ እና ታዋቂ የመክፈያ ዘዴዎችን መጠቀም ለሚፈልጉ ተጫዋቾች ያቀርባል። PayPal. ነገር ግን፣ የተለየ ዘዴ መጠቀም ከመረጡ፣ Casino Days እንዲሁም Paysafe Card, MasterCard, Maestro, Bank transfer, Bitcoin ን እና ሌሎችንም የሚጠቀሙ ተጫዋቾችን ይቀበላል። ለምን በ Casino Days ይጫወታሉ? ብዙ New Casino ደጋፊዎች ለስላሳ የሞባይል አጠቃቀም ላይ ስለሚያተኩር በ Casino Days ላይ መጫወትን ይመርጣሉ። ይህ New Casino አስደናቂ የሞባይል ጨዋታዎች ስብስብም አለው። CasinoRankን ሲጎበኙ ስለ ደህንነት መጨነቅ አያስፈልገዎትም። በ New Casino ፍቃድ ያለው እያንዳንዱን ግለሰብ በቅርበት እንገመግማለን፣ በዚህም በቀላሉ በጨዋታዎ እንዲዝናኑ። Casino Days ጥሩ New Casino ን ለሚጠባበቁ ሁሉ አስተማማኝ አማራጭ ነው።-ልምድ.
ምርጫ ቦርድና መንግስት ማክስኞ ሃምሌ 16፣ 2011 የፖለቲካ ፓርቲዎች ምዝገባን በተመለከተ አዲስ ህግ አርቅቀው በፓርላማው የህግ ቋሚ ኮሚቴ በኩል ለውይይት በሚል አቅርበዋል። ፓርላማው ይህንኑ ረቂው ብዙም ሳይለወጥ የሚያጸድቀው ከሆነ እንደምታው ምንድን ነው የሚለውን በዚህ አጭር ጽሁፍ ለውይይት መንደርደሪያነት አቀርባለሁ።ረቂቅ ህጉ ብዙ ጉዳዮችን የሸፈነና በበጎ ጎኖች ያሉት ቢሆንም በዚህ ጽሁፍ የማተኩርበት ግን ስለፓርቲዎች ምዝገበ በተመለከተ ለምዝገባ ማቅረብ አለባቸው ( አስር ሽህ የደጋፊዎችን ፊርማ)በሚለው ላይ ነው። የግለሰብ ተወዳዳሪወችንምበተመለከተ የሰፈረውን በዚሁ መልክ መገምገም ይቻላል። የመደራጀት መብት የዴሞክራሲ መብት ነው ይህን መብት ማስፋት እንጂ ማጥበብ ጎጂ ነው ከአምበባገነን ስርዓት ወደ ዴሞክራሲ በሚደረገው ጉዞ የፖለቲካ ፓርቲዎችን አደረጃጀትን ለመወሰን፣ ለእንቀስቃሴያቸውም ህጋዊ እውቅና ለመስጠትም ይሁን ለመገደብ የሚችሉ ይህን መሰል ህጎች ፣ በሀገሪቱ ቀጣይ ፖለቲካ ስርዓት ምስረታና ግንበባታ ውስጥ ዜጎች ሊኖራቸው የሚችለውን ተሳትፎ ለማበረታታትም ይሁን ለማዳከም እጅግ ከፍተኛ ሚና ይጫወታሉ። በስልጣን ላይ የሚገኙ መንግስታት የሚደነግጓቸውና ተግባራዊ የሚያደርጓቸው ህግጋትና ደንቦች ዴሞክራሲያዊ ስርአትን እውን ለማድረግ ሊያግዙም እንቅፋት ሊሆኑም ይችላሉ። አንዳንድ ህግጋት መደራጀትንና ህዝብም በፖለቲካ ፓርቲወች ውስጥ የሚኖረውን ተሳትፎ የሚያበረታቱ ሲሆን ሌሎች ደግሞ የተለያየ መሰናክሎችን በመደርደር ህዝብ ከመደራጀትና በፖለቲካውም ንቁ ተሳታፊ ከመሆን ወደኻላ እንዲል አደርጋሉ። ለምሳሌ የ ኢትዮጵያ ህገ መንግስት መደራጀት መሰታዊ ሰብአዊ መብት እንደሆነ ቢደነግግም የማህበራት ህግ (Charities and associations) የተባለው ህግ ባሰቀመጠው እንቅፋት የተነሳ ማህበራዊ ድርጅቶች በነጻ እንዳይደራጁ ህዝቡም በነዚህ ድርጅቶች ውስጥ ከመሳተፍ ራሱን እንዲያርቅ በማድረግ በሀገራችን ነጻ ህዝባዊ ድርጅቶች ድምጥማታቸው እንዲጠፋ ተደርጓል። በፖለቲካ ድርጅቶችም ላይ የተለያየ ተጽእኖ በማሳደር የተቃዋሚ ድርጅቶች አቅመ ቢስ የህዝብ ተሳታፊነትም እጅግ የጎደላቸው የቀጨጩ ድርጅቶች ሆነው እንዲቆዩ መደረጉ ይታወቃል። አሁን የቀረውን የህግ ረቂቅ ስንመረምርም መጠየቅ የሚገባው አንዱ ጥያቄ ይህ ህግ ዜጎች በፖለቲካ ድርጅት እንዲሳተፉ ሁኔታወችን ይብልጥ የሚያመቻች ነው ወይንስ በቀጥታም ይሁን በተዛዋሪ እንቅፋት የሚፈጥር ነው የሚለው ነው። አንዳንድ ሰዎች መቶ ሚሊዮን ህዝብ ባለበት ሀገር አስር ሽህ የደጋፊ ፊርማ አቅርቡ ማለት ምን ችግር አለው ? ፖለቲካ ድርጅቶች የህዝብ ድጋፍ ካላቸው ለምን ይጨነቃሉ ይላሉ።የምርጫ ቦርዱ አንድ ባለስልጣንም ይህንኑ በቪኦኤ ቃለመጠይቃቸው ሲያሰተጋቡ ተደምጧል። በኔ አመለካከት ለፓርቲዎች ምዝገባ አስፈላጊ ነው የሚባለውን ቁጥር አሁን በስራ ላይ ካለው 1500 ወደ 10000 (አስር ሽህ) ከፍ ማድረግ የቁጥሩ ጉዳይ ወይንም የድርጅት ድጋፍ ማግኘትና ማጣት መመዘኛ ብቻ አይደለም። ሲጀመር ባንድ ወቅት ድጋፍ ያለው ድርጅት በሌላ ጊዜ ድጋፍ ላይኖረው ይችላል። ድርጅቶች በትንሽ ሰዎች ቁጥር ተጀምረው ወደ ታላቅ ሀይልነት እንደሚያድጉ የታወቀ ነው። በአንድ ወቅት ድጋፍ አላቸው የሚባሉ ገናና ድርጅቶች በሌላ ወቅት ባዷቸውን ሊቀሩ ይችላሉ። ይህ ብዙሀዊነት ባለው የፖለቲካ ስርአት ውስጥ እውነታ ነው። የመደራጀት መብት የዴሞክራሲ መብት ነው። በፖለቲካ ፓርቲ የመደራጀት መብት ደግሞ ከፍተኛው የፖለቲካ መብት መገለጫ ሲሆን ምዝገባውን በተመለከተ የሚያስፈልገው ቁጥር ከፍ ወይም ዝቅ ማለቱ ከምህዳሩ መስፋትና መጥበብ ጋር በቀጥታ የሚያያዝ ነው። ለመመዝገብ ከሚፈልጉት ፓርቲዎች አመቺ ሁኔታ መኖር አለመኖር ጋር ብቻ ሳይሆን የህዝብንም አማራጭ ከማስፋትና ከማጥበብ ጋር በቀጥታ የሚያያዝ ጉዳይ ነው። አሁን የተረቀቀው “ማሻሻያ“ አዳዲስ ድርጅቶች በያዙት ሃሳብ ዙርያ ከትንሽ የአባላትና ደጋፊወች ቁጥር ተነስተው እንዲያድጉ የሚያበረታታ ምህዳር የሚፈጥር ሳይሆን ገና ከጅምሩ እጅግ ከፍተኛ የሆነ ተግዳሮት ከፊታቸው እንዲደቀን ያደርጋል። እንደ ረቂቅ ህጉ ከሆነ አንድ ድርጅት አስር ሽህ አባላት ወይም ደጋፊወችን እስኪያፈራ ድረስ በህጋዊነት ስለማይታወቅ (ስለማይመዘገብ) ህጋዊ የፖለቲካ ድርጅቶች የሚኖራቸው የህግ ከለላና መብት አይኖረውም ።ለምሳሌ በማንኛውም ደረጃ በፖለቲካ ውድድር ውስጥ አይሳተፍም። በዚህ ወሳኝ የሽግግር ወቅትም በሀገሪቱ መሰረታዊ ጉዳዮች ላይ ይህ ነው የሚባል ተሳትፎ ሊያደርግ አይችልም። ተሳትፎው ሁሉ በ መንግስት ችሮታ እንጂ እንደመብት የሚጎጎናጸፈው አይሆንም። ባንጻሩ አሁን ጎላ ብለው የሚታዩና እስካሁን በነበረው ሁኔታ የተመዘገቡ ድርጅቶች ብቻ የፖለቲካ መድረኩ ዋና ተዋናይ ሆነው እንዲቀጥሉና መድረኩንም እንዲቆጣጠሩ ስለሚያግዝ ያለውን ሁኔታ (ስታተስኮ status quo) የሚያስቀጥል እንጂ አዳዲስ ሀሳብ ያላቸው ሀይሎችን በፖለቲካ ሜዳው ውስጥ ገብተው አማራጫቸውን ለህዝብ እንዲያቀርቡ የተሻለ ሁኔታን የሚፈጠርና የሚያበረታታ አይደለም። በዚህ ሂደት የሚፈጠረው የፖለቲካ ምህዳርም የተወሰነ የፖለቲካ አስተሳስብ ዙሪያ እየተሽከረከረ እንዲቀጥል ይህ አስተሳሰብም ጎልቶ እንዲወጣም ያግዛል። ይህ ደግሞ በህጋዊ መድረኩ ለህዝብ የሚቀርቡ የፖለቲካ አማራጮች ውሱን እንዲሆኑ (እንዲጠቡ) በማድረግ ምህዳሩ ለ” አውራ ፓርቲና መሪ አመለካከት” ስር መስደድ የተመቻቸ እንዲሆን ያደርጋል። ለህጋዊነት ለመመዝገብ የሚያሰፈልገውን ቁጥር ዝቅ ማድረግ ደግሞ አዳዲስ ሀሳቦች በየጊዜው እንዲፈልቁ፣ ዜጎች ወደ ፖለቲካ መድረኩም እንዲገቡ ሁኔታወችን ያመቻቻል። የተወሰነ ሀሳብ የበላይነትን ይቀንሳል። ፖለቲካ ፓርቲወችም ሁል ጊዜ አዳዲስ ተወዳዳሪ ሀሳብ ስለሚሞግታቸው ለህዝብ ፍላጎት ተገዥነታቸውንና የፈጠራ ችሎታቸውን እጅግ ያጠናክራል። ከዚህ በታች የሚገኘው መረጃ እንደሚያሳየው በዴሞክራሲ የገፉም ሆኑ በዴሞክራሲያዊ ሽግግር ውስጥ የሚገኙ አብዛኛወቹ ሀገሮች ፖለቲካ ድረጅቶች በህጋዊነት ለመመዝገበብና ለመንቀሳቀስ የሚያስቀምጡት የ አባላት ወይም የደጋፊወች ቁጥር አሁን ሀገራችን ውስጥ የተረቀቀው ህግ ከሚጠየቀው ( 10 ሽህ ) እጅግ ያነሰ መሆኑን ነው። ሀገር ዝቅተኛ ቅጥር ሀገር ዝቅተኛ ቁጥር ሀገር ዝቅተኛ ቁጥር ህንድ 100 ላትቪያ 1000 ታንዛንያ 500 ፊሊፒንስ 5 ፖላንድ 1000 ፈረንሳይና እንግሊዝ ዝቅተኛ ቁጥር የለም ናፓል 0 ስዊድን 1500 ካናዳ 250 ካምቦዲያ 4000 ፊንላንድ 5000 ርዋንዳ ለፕሬዚደንትነት 600 በጋና 210 በናሚቢያ 3500 በዩጋንዳ 6500 ቼክ ሪፐብሊክ 1000 ስሎቫንያ 500 ደቡብ አፍሪካ 500 ቤልጅየም 3050 ናይጀሪያ 500 ሱዳን 500 ኤስቶንያ 1000 ላይበሪያ 500 ዛምቢያ 1000 ከላይ ከተጠቀሱት ሌላ ፓርቲወችን ህጋዊነት ለመስጠት እጅግ የተጋነነ ያባላት ቁጥር የሚጠይቁ አንድ ሁለት ሀገሮች አሉ ከነርሱም ውስት አንዷ ኬንያ ነች። ኬንያ ቁጥሩን የጨመረችው በብሄር በሪጅንና በሀይማኖት መደራጀትን ሙሉ በሙሉ አግዳ እንጂ የብሄር ፍጥጫ እና ግጭትን የሚጋብዝ ህገመንግስታዊ ድባብ ውስጥ ሆና አይደለም። የፖለቲካ ድርጅቶች መብዛት ለዴሞክራሲ እንቅፋት አይደለም የፖለቲካ ድርጅቶች ህጋዊነት ለማግኘት የ 10 ሽህ ሰው ድጋፍ መማቅረብ ይገባቸዋል የሚለው ሀሳብ አስፈላጊነት በሚገልጹ ክፍሎች በኩል የሚቀርበው አንዱ ሀሳብ በሀገራችን ውስጥ የፖለቲካ ድርጅቶች ቁጥር በዝቷል ። ይህም ለዴሞክራሲያዊ ሂደት እንቅፋት ነው ። ስለዚህም እንዲቀነሱ ማድረግ ያሰፈልጋል ከሚለው አስተሳሰብ ጋር የተያያዘ ነው። ይህ ግን ከእውነታ ጋር የሚጋጭ ነው፡ ለምሳሌ ህንድ በአለም ትልቅ የህዝብ ቁጥር ያላት ሀገር ስትሆን በሀገር አቀፍ ደረጃ የሚንቀሳቀሱ ከ ሁለት ሽህ በላይ ፖለቲካ ፓርቲወችም ይገኙባታል።ይህ የህንድን ዴሞክራሲ አጠናከረው እንጂ አላቀጨጨውም፡፡ በአፍሪካ የተሳካላት ዴሞክራሲያዊ ስርአት በመገንባት ተሳካላት የምትባለው ቤኒን እስከ አለፈው አመት (2018) ድረስ በህጋዊነት የሚንቀሳቀሱ ሁለት መቶ ያክል ፖለቲካ ፓርቲወች ነበሯት በዚህ ጊዜ ውስጥ በቤኒን ውስጥ ዴሞክራሲ ስር ሰደደ እንጂ አልተደናቀፈም፡ ባንጻሩ በራሽያና መሰል ሀገራት የሚታየው ደግሞ እጅግ ዝቅተኛ ቁጥር ያላቸው የፖለቲካ ድርጅቶች ብቻ ህጋዊ ሆነው ሲንቀሳቀሱ ነው። በነዚህ ሀገሮች ውስጥ ደግሞ ዴሞክራሲ ተፍኖ ያንድ ድርጅት እና ግለሰብ የበላይነት እንደሰፈነ ነው። ይህ እውነታ የድርጅቶች መብዛት ለዴሞክራሲ እንቅፋት አለመሆኑንና ችግሩ የሚመነጨው ከሌሎች የመንግስታት ፖሊሲና ተግባር እንደሆነ ነው። በሀገራችን ሁኔታ ድርጅቶችን ቁጥር መቀነስ ያሰፈልጋል ቢባል እንኳ አዳዲስ ድርጅቶችን ለመመዝገብ 10 ሽህ ድጋፍ አምጣ ከሚለው አላስፈላጊ እርምጃ ውጪ ቅነሳውን እውን ለማድረግ በሚያሰችሉ እርምጃወችን ሊወስድ ይቻላል። ለምሳሌ በሀገራችን ካሉት “የተመዘገቡ ድርጅቶች” ውስጥ ብዙዎቹ ቀደም ሲል ኢህአዴግ አጅበውት እንዲጓዙ የፈለፈላቸው ስለሆኑ እነርሱን ማስወገድ ከፈለገ ኢህአዴግ አሁንም በአንድ ቀን ሊያደርገው የሚችለው ቀላል ተግባር ነው። ሁለተኛው በሀገራችን የፓርቲወች ቁጥር እጅግ የበዛው ህገመንግስቱ ከደነገገው የብሄር አደረጃጃት ጋር ተያይዞ እንደሆነ የሚታወቅ ነው። ለዚህ ደግሞ መፍትሄው በህብረ ብሄራዊ ድርጅቶች ላይ ተጽእኖ ማድረግ ሳይሆን ለየት ያለ ቆራጥና ሁሉንም የሚያግባባ ዘመን ተሻጋሪ ባለራእይ እርምጃ በመውሰድ ነው። ይህም ቢሆን ሰፊ ውይይትና መግባባትን ይጠይቃል፡ ነጻ የህዝብ ድምጽ የድርጅቶችን ቁጥር እንዲበዛም እንዲቀንስም ያደርጋል። ህዝብ የፈለገውን የመደገፍ የማይደግፈውን ደግሞ ያለመደገፍ መብቱን ሙሉ በሙሉ ተግባራዊ እንዲያደርግ የሚያመቻች ሁኔታ ተግባራዊ ከተደረገ ቀስ በቀስ የህዝብ ድጋፍ ያላቸው ፓርቲወች እንዲያድጉ የሌላቸው ደግሞ እንዲከስሙ ወይም ከሌሎች ጋር እንዲዋሀዱ ሁኔታው ያሰገድዳቸዋል።። በዚህ መሰረትም የህዝብ ድምጽ የድርጅቶችን ቁጥር እንዲበዛም እንዲቀንስም ያደርጋል። ይህ አይነቱ አሰራር የድርጅቶችን ቁጥር ለመወሰን ከሚኖረው ታላቅ ሀይል በተጨማሪ ፖለቲካ ፓርቲወች ለህዝብ ድምጽ ትልቅ ግምት እንዲሰጡና ህዝብም በፖለቲካው ውስጥ በንቃት ሲሳተፍ ከፍተኛ ተጽእኖ ፈጣሪነቱን የሚያረጋግጥበት ሁኔታን (EMPOWERING ) ይፈጥራል ። ጠያቂና ንቁ ተሳትፎ የሚያሳይ ዜጋ ደግሞ ለዴሞክራሲያዊ ስርአት እውን መሆን ጠንካራው መሰረት ነው። የዴሞክራሲያዊ ሽግግርን እውን ለማድረግ የዚህ አይነት የህዝብ ተሳትፎን ማእከል ያደረገ አካሄድ አይነተኛ መሳሪያ ነው። በተጽእኖ አማራጭን ማጥበብ የፖለቲካ ተሳትፎን ይቀንሳል የህዝብንም ብሶት ይጨምራል የህዝብን የፖለቲካ አማራጭ በፖለቲካ ውሳኔና አርቲፊሻል በሆነ መልክ አጥብቦ መጓዝ የህዝብን የፖለቲካ ተሳትፎ ያዳክማል እንጂ አያጠነክረውም። ህዝብንም እያደር ቅር ያሰኛል እንጂ አያስደስተውም። ይህ ደግሞ ጤነኛ የፖለቲካ ስርአትን ለመገንባት አይረዳም። ለዚህ በምሳሌነት ሊጠቀሱ ከሚችሉት የተለያዩ ሀገሮች ውስጥ ደረም ብየ ያጠቀስኳት ምእራብ አፍሪካዊቷ ሀገር ቤኒን አንዷ ነች። ቤኒን በአውሮፓውያን አቆጣጠር በ1989 በተካሄደ ብሄራዊ የመግባባት ጉባኤ ከ 1972 ጀምሮ በሀገሪቱ ያንሰራፋውን አምባገነን አገዛዝ አስወግዳ ወደ ዴሞክራሲያዊ ስርአት ተሸጋግራ በተከታታይ ሰፊ የዴሞክራሲ ግንባታን በማካሄድ ታላቅ አድናቆትን አትርፋ ህዝብም በዚሁ ረክቶ ቆይታለች። በዚህ ጊዜ ውስጥ የፖለቲካ ፓርቲዎች ቁጥር ከ70 ወደ 200 አድጓል። ይህን እንደ ጤናማ ጉዞ ያልተመለከተቱትከሁለት አመት በፊት (እንደ አውሮፓ አቆጣጠር በ2016) ወደስልጣን የመጡት አዲሱ የቤኒን ፕሬዚደንት ፓትሪስ ታሎን (Patrice Talon) በሚመሩት ሀገር የሚንቀሳቀሰው የምርጫ ኮሚሽን ፓርቲዎችን ለመቀነስ አዲስ እቅድ አወጣ። ፖለቲካ ፓርቲዎችን በዛ ያለ የደጋፊ ፊርማ አምጥታችሁ እንደገና ተመዝገቡ ማለት እንደመያዋጣ የተረዳው ኮሚሽን አዲስ ዘዴ ቀየሰ። ለምርጫ ውድድር ሁሉም ድርጅቶች እያንዳንዳቸው 428000( አራት መቶ ሀያ ስምንት ሽህ ዶላር) ማስያዝ ይኖርባቸዋል የሚል ህግ አርቅቆ ፕሬዚደንት ፓትሪስ ታሎን ፓርቲ ብዙሀኑን መቀመጫ የተቆጣጠረው ፓርላም እንዲጸድቅ ተደረገ። ኮሚሽኑና መንግስት ይህን ሁኔታ እንዲያሰቆም ብዙዎች ቢማጸኑም “ የህዝብ ድጋፍ ካላችሁ ይህን ገንዘብ ማሰባሰብ እንዴት ይከብዳል “ በማለት ፕሬዚደንቱ በእቅዳቸው ቀጠሉበት።የገንዘብ ክፍያ ሊያሟሉ ያልቻሉ ተቃዋሚዎች በምርጫ ኮሚሽኑ ትእዛዝ ከጨዋታ ውጭ ሆኑ። ከፖለቲካ ውድድር ታገዱ። ይህ ሆኖ በአውሮፓ አቆጣጠር በማርች 2019 (ዘንድሮ) በተካሄደው ምርጫ የፕሬዚደንቱ ፓርቲና አንድ ሁለት የርሳቸው ወዳጅ የሆኑ ፓርቲዎች የፓርላማውን ወንበር ሁሉ ጠቅልለው “ አሸነፉ” ተባለ። እጅግ የሚገርመው ግን በዚህ ምርጫ ድምጽ የሰጠው ህዝብ 23% ብቻ መሆኑ ነው። ቀደም ባሉት ምርጫዎች ድምጹን ለመስጠት የሚወጣው ህዝብ ቁጥር ከ75% ያላነሰ ነበር። ከቀረቡት ምርጫወች መጥበብ ጋር ተያይዞ ህዝብ ከፖለቲካ ሂደቱ ራሱን አገለለ። የቤኒን ዴሞክራሲ ወደኋላ መጓዝ ጀመረ። ከ1989 ወዲህ ያልታየ የጋዜጠኞች መታሰር፣ ፣ የተቃዋሚዎች መታሰር፣ የኢንተርኔት መዘጋት ወዘተ ተጀመረ። ከዚህ ጋርም ተያይዞ ህዝብ ለመጀመሪያ ጊዜ የመረረ የተቃውሞ ሰልፍ በማድረግ መንግስቱንም በአደባባበይ ማውገዝ ጀመረ። በመንግስትና በህዝብ መሃል ቅራኔ መስፋት ፣ጀመረ። በመላ አለም ስትሞገስ የነበረችው ቤኒን በአምንስቲ ኢንተርናሽናል፣ በአፍሪካ አንድንት ታዛቢዎች፣ በአሜሪካ አምባሳደር ወዘተ የቤኒን ጉዞ ዴሞክራሲን ቀልባሽ እንደሆነ ተገለጠ። እነ ዋሽንግተን ፖስት ሳይቀሩ “ ቤኒን ምን ነካት” እያሉ አዲሱን መንግስት ማብጠልጠል ጀመሩ። ባጠቃላይ ፓርቲወችም ዴሞክራሲም ተቀነሱ። የህጋዊ የድርጅቶች መብዛት መንግስትን ወጪ ያስወጣልን? ሌላው የፖለቲካ ድርጅቶች እውቅና ለማግኘት 10 ሽህ ሰው ድጋፍ ማቅረብ አለባቸው ከሚለው ጉዳይ ጋር ተያይዞ የሚጠቀሰው የፖለቲካ ድርጅቶች መብዛት መንግስትን ብዙ ገንዘብ ያሰወጣዋል የሚለው ትርክት ነው። ይህ ሲጀመር በመረጃ የተደገፈ አይደለም። በሀገራችን ውስጥ መንግስት የገንዘብ ድጋፍ የሚሰጠው ለሁሉም የተመዘገቡ ድርጅቶች አይደለም። የተመዘገበ ድርጅት ሁሉ በሀገራችን ውስጥ የመንግስት በጀት ድጋፍ አይሰጠውም። ይህንን መቆጣጠር ከተፈለገም ደግሞ የፖለቲካ ድርጅቶችን የገንዘብ ድጋፍ የሚመለከት ግልጽነትና ተጠያቂነት እንዲኖር ማድረግ ይህንንም ምላሽ የሚሰጥ ለየት ያለ ደንብ ማውጣትና ተግባራዊ ማድረግ እንጂ የፖለቲካ ምህዳሩን ማጣበብ ፣ አማራጭንም መቀነስና የዜጎችን ምርጫ መገደብ አግባብ አይሆንም። በነገራችን ላይ ዶክተር አብይ ደጋግመው ግልጽ እንዳደረጉት ባለፉት 27 አመታት በሀገራችን የተመዘገበው አሳፋሪ ንቅዘትና የሀገር ሀብት መባከን የተከሰተው ኢህአዴግ ለብቻለው በተቆጣጠረው የፖለቲካ መድረክ እንደነበር ማስታወስም ተገቢ ነው። ይህ የህግ ረቂቅ ጊዜውን የጠበቀ ነውን? ከዚህ ሁሉ በተጨማሪ ሌየሚነሳው ሌላው ጥያቄ ለመሆኑ ይህ የህግ ረቂቅ ጊዜውን የጠበቀ ነውን የሚለው ነው። አሁን ባለው ያልተረጋጋ የሀገራችን ሁኔታ እጅግ ብዙ ተግዳሮቶች ይታያሉ ። አለመታደል ሆኖ በሀገራችን ድር ላይ ከሰፈነው የፖለቲካ ውጥረትና መካረር የተነሳ በተለይም ሀገር አቀፍ ድየፖለቲካ ርጅቶች በሁሉም የሀገሪቱ ክፍሎች እንደልብ ተንቀሳቅሰው በነጻ ለማደራጀትና አባላትንም ለመመልመል አመች ሁኔታ የለም። ይህ ደግሞ ሀገራዊ ፓርቲወች የት ቦታ ተንቀሳቅሰው በነጻ ህዝብን ማነጋገር ጽህፈት ቤት ከፍተው መስራት ወዘተ ችለዋል የሚለውን በመመለስ በቀላሉ የምንገነዘበው ነው። አንዳንዶቹ ክልሎች እናኳንስ ህብረብሄራዊ ተቃዋሚ ፓርቲ ክልላዊ ተቃዋሚንም የማያስተናግዱ አይደሉም። እንኳንስ የተለየ የፖለቲካ አስተሳሰብን በነጻ ለማሳወቅ አሁን ያለው ሁኔታ በተለያየ መመዘኛ “ከ እንርሱ” ለየት ያሉ ሁሉ የሚፈናቀሉበት በፍርሀት ድባብ ውስጥ የሚገኙት ነው፡ እነዚህ እውነታወች በሚታይበት ሁኔታ አዲስ የሚመዘገቡ ሀገራዊ ድርጅቶችን ከየክልሉ ትልቅ ቁጥር ያለው ድጋፍ ካላመጣችሁ እውቅና አንሰጥም ብሎ መደንገግ ዛሬ በምድር ላይ ከሚታየው እውነታ ጋር አይጣጣምም። ለማጠቃለል ለማጠቃለል በኔ ግምገማ አሁን የሚደረገው “ማሻሻያ”ብዙ በጎ ጎኖች ቢኖሩትም እንዳለ ወደ ህግነት ከተቀየረ የሚያስከትለው ዴሞክራሲን ማጠናከር፣ ሀገርንም ማረጋጋት ሳይሆን የምርጫውም ሆነ የዴሞክራታይዜሽኑን ሂደት ማጥበብ ማለትም መብትን መገደብና የህዝብን ብሶት ማብዛት ነው። የተወሰኑ ድርጅቶችንም ከፖለቲካ ውድድሩ ቢያንስ ለተወሰነ ጊዜ እንዲገለሉ ያደርጋል። አዳዲስ ድርጅቶችንም ለመፍጠር አያበረታታም። ይህ ሁሉ ለተረጋጋ መንግስትንም ሆነ ለዴሞክራሲያዊ ስርአት መሰረት መጣል ያግዛሉ ተብለው ተስፋ የተጣለባቸው ግለሰቦችና ተቋማትንም አላሰፋጊ አፍረሽ ጥላ ያጠላባቸዋል። ይህም እጅግ ጎጂ እንጂ ጠቃሚ አይሆንም ። በኔ አመለካከት ባሁኑ ሰአት ምርጫውንም በተመለከተ አሁን ባለው ሁኔታ በታቀደው ጊዜ ውስጥ ማካሄድ መቻል አለመቻሉ በጥያቄ ውጥ ያለ ጉዳይ ነው። ስለዚህም ሁሉም የፖለቲካ ድረጅቶች ጊዚያዊ የምዝገባ ሰርቲፊኬት ተሰጥቷቸው ለሚቀጥሉት ሁለት አመታት በነጻ እንዲንቀሳቀሱና ለሀገር መረጋጋትና መግባባት እገዛ እንዲያደርጉ፣ ራሳቸውንም ከህዝብ ጋር እንዲያሰተዋውቁ ማበረታታት ያሻል። ሀገር ከተረጋጋ፣ መብት ማስከበሩ ስር ከሰደደና የዴሞክራታይዜሽኑ ሂደት ፈር ከያዘ በኋላ ያሉትን ጥንካሬና ድክመቶችን በመገምገም ከሁኔታው ጋር የሚመጥን ማሻሻያ ተግባራዊ ማድረግ ተገቢ ይሆናል። ይህን ረጋ ባለ መንፈስ በተረጋጋ የፖለቲካ ሁኔታ ሰፊ የፖለቲካ ፍኖተ ካርታ ውስጥ ተካቶ መታየት የሚገባው እንጂ በተናጠል በሩጫ የሚደረግ መሆን የለበትም። ሀገራችን የምትሻው በብሶት ላይ ብሶት በቀውስ ላይ ቀውስ መጨመር ሳይሆን መተማመንን የሚያጎለብት ስርአቱንም ሆነ ህጉን ሁሉም የራሴ ነው ብሎ ለመንከባከብ የሚጋብዝ እርምጃን መውሰድን ነው። የዴሞክራሲ ምህዳሩን ማስፋት እንጂ ማጥበብ አይደለም። ለመደራጀትና ለህዝብ ተሳትፎ እንቅፋትን ማስወገድ እንጂ አዳዲስ መሰናክልን አይደለም። በዴሞክራሲ መስፋት ተጠቃሚወች ሁሉም ኢትዮያውያን ናቸው። ስለዚህም ነው የተረቀቀው ህግ እንደገና ለባለሙያወች ሰፊ ጥናት ይተላለፍ ወይም ይስተካከል የምለው። ___ ማስታወሻ:በዚህ ጽሁፍ ላይ የተንጸባረቁ ሳሃቦች የጸሃፊውን/የጸሃፊዋን እንጂ የድረገጹን አቋም አያንጸባርቁም። ነጻ አስተያየት ወይንም ሃሳብ በዚህ ድረ ገጽ ለማውጣት ጽሁፍዎትን በ info@borkena.com ይላኩልን።
ኢትዮጵያ ሃገራችን በአሁኑ ወቅት፤ ከመቸውም ጊዜ በባሰ ሁኔታና ደረጃ፤ በውስጥ ተደራጅተው፤ በውጭ ኃይል በገንዘብ፤ በቴክኒክ፤ በመረጃ፤ በመሳሪያና በሌሎች ግብአቶች ተደግፈው፤ ጠባብ ብሄርተኞች፤ ጽንፈኞች፤ ሽብርተኞች፤ ቅጥረኞች፤ ከሃዲዎችና በተደጋጋሚ የፈፀሟቸውና አሁንም በንፁሃን እናቶቻችንና እህቶቻችን ላይ በተቀነባበረ ደረጃ የሚያካሂዱቸው የተቀነባበሩሩ የዘውግ ዘውግና ኃይማኖት ተኮር እልቂቶች፤ አገራችን ኢትዮጵያንም ወደ ጥፋት አፋፍ እያሸጋገሯት ነው። በ 10/23/2016 “የአማራው ሕዝብ ህልውና” በሚል እርእስ” በጻፍኩት ማሳሰቢብያ፤ ፀረ-ኢትዮጵያና ፀረ-ኢትዮጵያዊነት ሴረኛው ህወሓት በማኒፌስቶው በጸነሰው አቅድ መሰረት በመሰብሰብ ሽብርተኞች አደጋውን እንደሚያስፋፉትና ለሕዝቡ ብቻ ሳይሆን ለኣገራችንም ህልውና ጭምር አደጋው እንደሚያሰጋት ጠቁሜ ነበር። ዛሬ ሰፋ አድርጌ ስመለከተው፤ የትግሉ ጎራ ግልጽ ነው። በአንድ በኩል ቀና ደፋ የሚለው፤ ግን ገና አስተሳሰቡን፤ ኃይሉንና አቅሙን፤ ከኢትዮጵያ ፍላጎት ጋር ያላመጣጠነው ክፍል፤ በሌላ በኩል ባለፉት አርባና አምሳ አመታት ዘውግንና ኃይማኖትን ለይቶ ሲንቀሳቀስ የቆየው፤ ግዙፍ የውጭ ድጋፍ ያለው፤ ጠባብ ብሄርተኛነትን፤ ዘረኛነትን፤ ጽንፈኛነትን፤ “እኛና እናንተ” ባይነትን፤ “ክልላዊነትን” ባጭሩ፤ ፀረ-ኢትዮጵያና ፀረ-ኢትዮጵያዊነትን መለያው ያደረገው የብሄርተኞች ስብስብ ተዘጋጅቶ፤ ታጥቆ የተደራጀና የተቀነባበረ እልቂትና አገራችንን የማፍረስ ስራዎች በማካሄድ ላይ ይገኛል። የመጀመሪያውን ክፍል ለምንደግፍ አገር ወዳዶች፤ ይህን ፈተና እንደ ወሳኝ እድል አይተን ተበታትኖና ሳይናበቡ ከመጨነቅ አለማችን ወጥተን ወደ ብሄራዊ አንድነት ከመሰብሰብ ውጭ ሌላ አማራጭ እንደሌላን ለማሳሰብ እፈልጋለሁ። ይህን ካደረግን፤ ረዢምና አስደናቂ ታሪክ ያላት፤ ለጥቁር ሕዝቦች ሁሉ የነጻነት ተምሳሌት የሆነችው፤ በፍጥነት ለማደግ የመቻል እድሏ ሰፊ የሆነችው፤ የአፍሪካ መዲና ኢትዮጵያ በምንም አትጠፋም እላለሁ። ይኼ ግን በምኞች ብቻ እንደማይሳካ ካለፉት ዓመታት ታሪካችን ልንማር እንችላለን። ኢትዮጵያን ለመታደግ የምንችለው በኢትዮጵና በኢትዮጵያዊነት የምናምነው ብቻ ነን። ፈረንጆችን ባናምናቸው እመርጣለሁ። በቅርቡ የሚያስተጋቧቸውን ሁኔታዎች ብቻ መመራመሩና መመልከቱ በቂ ነው። እንደገና ላሰምርበት የምገፈልገው፤ የአማራው ሕዝብ ህልውና ከኢትዮጵያ ህልውና ጋር የተያያዘ መሆኑን ነው። በሁለተኛው ክፍል ያስቀመጥኳቸው ኃይሎች ከውጭ መንግሥት (መንግሥታት ጋር) ተቀናጅተው፤ ኢትዮጵያንና ኢትዮጵያዊነትን በማያሻማ ደረጃ በማፈራረስ ላይ ይገኛሉ። ዝግጅታቸውና አቀነባበራቸው ስር-ነቀል ለውጥን ስኬታማ ለማድረግ መሆኑ በግልጽ ይታያል። “አገር ሲፈርስ ጃርት ያበቅላል” እንዲሉ፤ ሌላው ቀርቶ፤ በነጻነቷ ኮርታና ተከብራ በምትታወቀው አገራችን በኢትዮጵያ የግብፅን ባንዲራ ይዘው ሰልፍ የወጡ ግለሰቦች የሚታዩባት አገር ሆናለች። መለያችን ግብፅ ናት የሚሉ ግለሰቦች ጦርነት ቢካሄድ፤ ግብፅን ደግፈው ኢትዮጵያዊያንን ለመግደል ዝግጁ ናቸው ማለት ነው። እነዚህ ፀረ-ኢትዮጵያና ፀረ-ኢትዮጵያዊነት መመሪያቸው የሆኑት ግለሰቦች ኢትዮጵያን ጠልተው ግብፅን የሚያፈቅሩ ከሆነ የምመክራቸው ወደ ካይሮ ይሂዱና የተሻለ ኑሮ ትስጣቸው እላለሁ። ታሪካችንና እሴቶቻችን ሙሉ የክብርንና የነጻነትን እሴቶች የያዙ መሆናቸውን የሚያዩት ይህን ሲያደርጉ ብቻ ነው። ለነዚህና ተመሳሳይ አመለካከት ላላቸው ሁሉ የምመክረው፤ ቅጥረኛና ሎሌ ሆኖ ከመኖር በድህነትና በነጻነት መኖርን እንመርጣለን ብሎ መስዋእት የሆነውን የኢትዮጵያን ጀግኖች ታሪክ ማወቅ ይበጅ ነበር የሚል ነው። ይህን እሴትና ፈለግ የሚከተለው ትውልድ ብቻ ነው ኢትዮጵያንና ኢትዮጵዊነትን ሊታደግ የሚችለው። ህብረትንና አንድነትን እንምረጥ፤ ለብሄርተኝነት፤ ለዘረኝነት ቦታ አንስጥ የምለው ለዚህ ነው። ኢትዮጵያን ከድህነትና ከኋላ ቀርነት አሮንቃም ነጻ የሚያወጣት ይህ የማህበረሰብ ክፍል ብቻ ነው። ህብረት ይኑረን የምለው ለዚህ ነው። ግብፅን ተቃውሞ የሕዳሴን ግድብ ስኬታማ ለማድረግ የሚችለው ኃይልም ይኼው ነው። ህብረት ይኑረን የምለው ለዚህ ነው። ተራው ኢትዮጵያዊ ካለችው ገንዘብ እያወጣ ህዳሴን ለመገንባት የቻለው ህብረት ስላለው ነው። ከሃዲዎችና ቅጥረኞች እንኳን ይህን ለማጤንና ለማድረግ ቀርቶ ሰብአዊ ፍጥረት ምን እንደሆነም አያውቁም። የሚተባበሩት ለጥፋት እንጅ የተራውን ሕዝብ ኑሮ ለማሻሻል አይደለም። ቢሆንማ በሻሸመኔ ሆነ በሌላው ክፍል ታታሪዎች አርባ ዓመት ጥረው ግረው የመሰረቱትን የኢኮኖሚ ተቋም፤ ለብዙ ድሃዎች የስራ እድል የፈጠረውን ብሄር እየለዩ አያወድሙትም ነበር። የዘውግ ጥላቻ ውድመት ነው። የህወሓት ቡድን መለያው በማኒፌስቶው ላይ “የአማራውን ሕዝብ የትግራይ ሕዝብ ጠላት ነው” ብሎ በመበየን፤ ይህን ታላቅ ሕዝብ ለአደጋ አጋልጦት ወደ መቀሌ መግባቱ ነው። የኢትዮጵያን ሕዝብ ከቋንቋ ውጭ ለመለየት አይቻልም። አማራውና ትግሬው፤ አማራውና ኦሮሞው፤ ኦሮሞውና ሌላው ወንድማማች ሕዝብ ነው። ሰማንያ በመቶ የሚሆነው ድብልቅ ነው። ከቋንቋው ውጭ ይህን ታላቅ ሕዝብ እንዴት ለመለየት ይቻላል? አይቻልም። የሚለዩት ልሂቃን፤ ጽንፈኞች፤ ጠባብ ብሄርተኞችና የኢትዮጵያን አንድነት የማይፈልጉ ፈረንጆች ናቸው። የሚለዩት ግብጾች ናቸው። ለምን? ለራሳቸው ጅዖፖለቲካዊና ኢኮኖሚያዊ ጥቅም ብቻ። የግብፅ ዋና ዓላማ አባይን በበላይነት መቆጣጠር ነው። ይህን ለማድረግ የምትችለው የኢትዮጵያን ሕዝብ በመከፋፈል፤ አገራችን ደክማና ኋላ ቀር ሆና እንድትቆይ በማድረግ ብቻ ነው። ግብፅ የውክልና ጦርነት እድምታካሂድ በተደደጋጋሚ እኔ ብቻ ሳልሆን የታወቁ ተመራማሪዎችና የታሪክ ምሁራን ዘግበውታል። ወደ አገር ውስጥ የሥልጣን ግብግብና እልቂት ስሄድ፤ ለኢትዮጵያ ደህንነትና ብልጽግና የሚመኝ ኃይል አንዱን ዘውግ ወይንም ኃይማኖት ከሌላው እየለየና ድጋፍ እየሰጠ እርስ በርሳችሁ ተፋጁ አይልም። ይህን ሲያደርግ የሚያገልግለው የኢትዮጵያን ጠላት መንግሥታት፤ በተለይ ግብፅጽን ነው። የውጭ ጠላት፤ ቅጥረኞችን እየመለመለ፤ በገንዘብ እያባበለ፤ የውጭ መገናኛ መሳሪያ እየሰጠ እልቂት እንዲያካሄድ ማድርገጉ ባያስደንቅም፤ የሚያስደንቀው በተከታታይ፤ የውስጥ አርበኞችን ለማደራጀት፤ ለማስታጠቅ፤ ለማስልጠን ተቀባይነት የሚያገኝበት ምቹ ሁኔታ ማግኘቱ ነው። ማን አመቻቸው? ይህን ለሌላ ጊዜና ለሌሎች ልተወው። የተቀነባበረው አመጽና እልቂት ገጽታ ምን ይመስላል? የዝነኛው አርቲስት የኃጫሎ ሁንዴሳ አስቃቄና ኢ-ሰብ አዊ ግድያ ታስቦበት፤ ታቅዶበት የተፈጸመ ወይንጀል ነው። ገዳዮቹ ምህረት ሊደረግላቸው አይገባም። ይህ ግድያ ብቻውን ሊታይ አይገባም። በተከታታይ የተካሄዱ የፖለቲካ የግድያ ሙከራዎችና ግድያዎች ሊጠቀሱ ይገባል። እነዚህን በጅምላ “የሰኔ ግድያዎች” ልበላቸው። በጠቅላይ ሚንስትር ዶር ዐብይ አህመድ ላይ የተደረገውን የነፍስ ግድያ ሙከራ ማን አደረገውና ለምን? ከአንድ ዓመት በፊት በሰኔ በነ ዶር አምባቸው መኮነንና ጓዶቹ፤ ብርጋዴር ጀኔራል አሳምነው እና በኢትዮጵያዊው የጦር መኮነን እና ኢታ ማጆር ሹም ሳእረ ላይ የተካሄደውን ጭካኔ የተሞላበት ግድያ ማን ጠነሰሰውና ማና አካሄደው? ለሶስተኛ ጊዜ በሰኔው ወር፤ በኃጫሎ ላይ የተካሄደውን የነፍስ ግድያስ ማን ጠነሰሰው፤ ማን አቀነባበረው፤ ማን ፈጸመውና ለምን? እነዚህና ሌሎች ተመሳሳይ የፖለቲካ ግድያዎች ለፖለቲካ ሥልጣን ዓላማ የተቀናጁ እንጅ የግል የቂም በቀል ግድያዎች አይደሉም። ቸልተኛነት ያስበላል የምለው ለዚህ ነው። በመጀመሪይው የግድያ ሙከራ ላይ ፈጣንና የማያሻማ እርምጃ ቢወሰድ ኖሮ ተደጋጋሚነት ሙሉ በሙሉ ይጠፋል ለማለት ባልችልም፤ ይቀንሳል። የሕግ የበላይነት ትርጉም ይኖረዋል። ሌሎችም ግድያዎች፤ ለምሳሌ፤ ዘውግን ወይንም ኃይማኖትን ኢላማ ያደረጉ በቀላሉ ከታለፉ፤ የተመለመዱ ይሆኑና ግድያዎቹ ተከታታይ ይሆናሉ። ለማንኛውም፤ የኢትዮጵያ መሰረታዊ ጠንቅና ችግር የውስጥ መሆኑ በተከታታይ ይታያል ። ተራው ሕዝብ አይደለም። የኢትዮጵያ እናቶችና ወጣት ሴቶች እንጨት እየተሸከሙ ግብፅን እንደግፋለን፤ ዓባይን መገደብ አያስፈልግም የሚሉ ግለሰቦችና ስብስቦች አሁንም የሚኖሩባት አገር የምታሳየቸው ግድፈቶችና ክፍተቶች አሉ። ብሄርን ከብሄር፤ ኃይማኖትን ከኃይማኖት ጋር የሚጋጩ ግለሰቦች፤ ስብስቦች፤ በየክልሉ ደሞዝ እየተከፈላቸው ለአጥፊዎች ተገንና ሽፋን የሚሰጡ ባለሥልጣናት ያሉባት ክፍተትና እደጋ የተሸመከች አገር መሆኗን ያሳያል። ጠብ ጫሪዎች፤ ሕዝብን ከሕዝብ ጋር አጣልተው የሚሸሹ ወይንም የሚደበቁ፤ በውጭ ሆነው ያለምንም ስጋት ራሳቸው በነጻ አገር እየኖሩ ለተራው ድሃ ህዝብ ደንታ የሌላቸው ከሳት ላይ ቤንዚን የሚነሰንሱን ግለስቦች በቸልተኛነት ስትመለከት የቆየች አገር ናት ኢትዮጵያ። ዘውግና ኃይማኖት እየለዩ ብቻ እናቶቻችን፤ አክስቶቻችን፤ በአገራቸው የስራ እድል ሲያጡ፤ በርሀና ባህር ተሻግረው አሰቃቄ በሆነ ደረጃ በመካከለኛው ምስራቅ ተሰደው የቀን ሰራተኛ እንደሆኑ እያየዩ በአገራቸው የተሻለ የስራ እድል በመፍጠር ፋንታ ብሄርተኞችና ጽንፈኞች ልዩነቶችን ያበረታታሉ። ግጭቶችን ይፈጥራሉ፤ ንጹሃንን በዘውግ እየለዩ ይገድላሉ። ለግብጽ አገግጋይ እንሁን ይላሉ። የፖለቲካ ልሂቃንም፤ በአብዝኛው ገንቢ የሆኑ አማራጮችን ሲያቀርቡ አላይም። በኢትዮጵያና በኢትዮጵያዊነት እናምናለን የሚሉትም ቢሆኑ እስካሁን ድረስ በአንድነት ለአንድ አገር ብሄራዊ አላማና ልማት አማራጮችን ለሕዝብ ሲያያቀርቡ አላየሁም። በተጻራሪው ክፍል የተሰብሰበቡት አፍራሽ ስብስቦች፤ ማለትም፤ ጠባብ ብሄርተኞች፤ የብሄር አክራሪዎችና ትምክህተኞች፤ የእነዚህ ኃይሎች የውጭ ደጋፊዎችና አቅም ገንቢዎች፤ ጦር አቀባዮች፤ የማህበረሰብ ሜድያ አርበኞች ወዘተ የችግሩ ዋናው አካል ናቸው። ጥላቻንና እልቂትን የሚያካሂዱት እነዚህ ናቸው። ድሃው ተራ ሕዝብ ለጎረቤቱ ጠላት ሆኖ አያውቅም። ዛሬም እንዳለፉት የኢህአዴግ አመታት፤ የዘውግ ጥላቻን ጽንሠ ሃሳብ ማን መሰረተው፤ ማን ያራግበዋል፤ ማን እንደ መርዝ አስራጨው፤ ማን ይጠቀምበታል፤ ማንን ይጎዳል? ብለን መጠየቅ ተገቢ ነው። ምክንያቱም ችግሩን በሚገባ ተረድተን መፍትሄ ካልፈለግንለት፤ ጥላቻው ለንጹሃን ሞትና ለግዙፍ ንብረት ውድመት ጠንቅ ከመሆኑ ባሻገር፤ አገርንም ያጠፋል። አሁን ያለንበት ደረጃ ይኼው ነው። የኢህአዴግ መንግሥት ሲመሰረት፤ ህወሓት መራሹ ቡድን የኢትዮጵያዊያንን ብሄራዊ አንድነት (እኛ ኢትዮጵያዊያን በሚል ስያሜ) መሰረት በማድረግ ፋንታ “የብሄር፤ ብሄርሰብና ሕዝቦችን” መለያ አድርጎ ያዋቀረው ሕገ መንግሥትና የክልል አስተዳደር ልዩነቶች እንዲሰፉና እየተካረሩ እንዲሄዱ ገደብ የሌለበት ማንነትን እያመረተ ቆይቷል። የዜግነት መብት ተቀዳሚ አለመሆኑ በየክልሉ ለተፈለፈሉ የፖለቲካ ልሂቃን ኑሮ አመች ሁኔታን ከመፍጠሩ በስተቀር ለነዋሪው ሕዝብ ያስገኘው መብትና ጥቅም የተወሰነ ነው። የክልሉ አስተዳደር ያስከተለው አሉታዊ ውጤት ግዙፍ ነው። በዘውግ የተዋቀረና በዘውግ ርእይቱ የሚያምን ቡድን፤ ይህን ሕዝብን የሚያጨራርስ፤ አገርን የሚያጠፋ ጠንቅ ፈጥሮ ሊፈታው አልቻለም። ስር ነቀል መፍትሄ በመፈለግ ፋንታ፤ ችግሩን ሲያስታምመው ቆይቷል። በሳቱ ላይ ቤንዚን የሚረጩቱን አጥፊዎች በእንዝህላልነት ቸል ብሏቸው ወይንም ትቷቸው ቆይቷል። አጥፊዎቹ ይጠብቁት የነበረው እድል እስከሚፈጠር ድረስ ነበር። እድሉን ራሳቸው ፈጥረዋል፤ የውጭ ኃይሎችም፤ በተለይ ግብጽ ፈጥራላቸዋለች። ይህን የህዳሴ ግድብና የአባይ ወንዝ መዘዝ ልበለው። ግብፅ ኢትዮጵያን ለማጥቃት ከጥንት ጀምራ ልዩ ልዩ ዘዴዎችን ተጠቅማለች። ከእነዚህ መካከል የአገር ውስጥ “አርበኞችን” መመልመልና በገንዘብ ደጉሞ ማሰማራት አንዱ ዘዴዋ ነው። በሃይማኖት ስም፤ በፖለቲካ ስም፤ ወዘተ። ዘዴው ብዙ ነው። ስንት ትከፍላለች? አባይ ወንዝ በገንዘብ አይተመንም። ዓባይ የህልውናና የብሄራዊ ደህንነት፤ የኑሯችን መሰረት ጉዳይ ነው። ግብፅ የአባይን ወንዝ በበላይነት ለመቆጣጠር መቶ ሚሊየን ዶላር በአንድ ጊዜ ፈሰስ ብታደርግ አልደነቅም። አስር ሽህዎች ንጹህ ኢትዮጵያዊያን ቢሞቱ ግብፅ ደንታ የላትም። የኢትዮጵያ መንግሥት ፈርሶ አገራችን መንግሥት አልባ ብትሆን ትመርጣለች። ለዚህ ነው፤ ግብፅ ኢትዮጵያን በቀጥታ በጦርነት ለመዋጋት አቅም ባይኖራትም የውክልናውን ጦርነት በምንም ደረጃ አታቆምም የምለው። የእንግሊዙ መገናኛ ቴሌግራም ዩኬ July 4, 2020, ባቀረበው ዘገባ፤ አንድ የግብፅ አውሮፕላን ከግብጽ ተነሰቶ በብዙ ሽይዎች የሚገመት ካላሽንኮብ፣ ሮኬትና ሌሎች ልዩ ልዩ መሳሪያዎች ጭኖ ወደ ሞቃዲሾ፤ ሶማልያ በረረ። የሶማልያ መንግሥት ይህን መሳሪያ መልሱት እንጂ ከጎረቤት አገር ከኢትዮጵያ ጋር ለመጋጨት አነፈልግም ብሎ ወደ ካይሮ እንዲመለስ ያደረገው በቂ ምሳሌ ነው። ግብጽ ኢትዮጵያን በቀጥታ ለመዋጋት ሞክራ በተደጋጋሚ ተሸንፋለች። ያላት ሌላ አማራጭ የውክልና ጦርነት ማካሄድ ነው። ለዚህ ደግሞ እድል አላት፤ ቅጥረኞችን ማባበል፤ ገንዘብ ብቻ ሳይሆን መሳሪያም እያቀበለች ኢትዮጵያን ማዳከም ነው። የርስ በርስ ጦርነት እንዲካሄድ ታመቻቻለች ማለት ነው። በሰሜን ህወሕት መራሹ ቡድን “የእርስ በእርስ ጦነት አዋጅ አውጇል” እየተባለ ይወራል። በምስራቅና በደቡብ፤ በአዲስ አበባና በዙሪያዋ፤ የሽኔ ኦነግ፤ የአል-ሸባብ፤ የቄሮና ሌሎች አክራሪዎችና አመጸኞች ንጹሃንን እየገደሉ “የነፍጠኛውን መንግሥት” ማንበርከክ አላማችን ነው ብለው ቅንብሩን የሚያካሂዱት። ቀደም ብለን ስራ አለመስራታችን አደጋውን አባብሶታል። ለማጠቃለል፤ ቅጥረኞች ዘውግንና ኃይማኖትን እየለዩ በተከታታይ እልቂት ማካሄድ የተለመደ የሆነው ህወሓት መራሹ ኢህአዴግ ሥልጣን ከያዘበት ወዲህ መሆኑ የታወቀና በመረጃዎች የተደገፈ ነው። ስርዓት ወለድ ነው የምልበት መሰረታዊ ምክንያት ይኼው ነው። የዘውግ ተኮሩ ሕገ-መንግሥትና የክልሉ አስተዳደር መለያዎች ጭካኔ፤ አንዱን ብሄር ከሌላው እየለዩ ማሳደድ፤ መግደል፤ ኃብትና ንብረቱን፤ እሴቱን፤ ተቋሙን፤ ምልክቱን ማፈራረስና በስነልቦናው ላይ ተከታታይ ዘመቻዎችን ማካሄድ የተለመደ ሆኖ ቆይቷል። ይህ ተከታታይ የማውደምና የማጥፋት ዘመቻ ትኩረት የተደረገበት የብሄር ማጥቃት ሰቆቃና የጭካኔው መጠን በመረጃዎች ተደግፎ ይፋ እየሆነ ሲሄድ፤ አረመኔነትን፤ ኢ-ሰብ አዊነትን፤ አውሬነትን፤ “ከኔ ዘውግና ከኔ እምነት ውጭ” መኖር የለብህም፤ የለባትም የሚል እብሪተኛነትን የሚንጸባርቅበ እልቂትን የሚያሳይ ገጽታ ይታያል። ኢትዮጵያ ገና ሩዋንዳ ከደረሰችበት ደረጃ ላይ አልደረሰችም ለማለት አልችልም፤ ከደረሰች ብዙ አመታት አልፈዋል። የሩዋንዳ አይነት እልቂት ደሩሷል የምንለው ስንት ንጹህ አማራዎች፤ ወላይታዎች፤ ጉራጌዎችና ሌሎች ንጹህ ወገኖቻችን ሲሞቱ ነው? ብዙ ወገኖቻችን ታርደዋል፤ ሞተው ያልተቀብሩም አሉ፡፡ ይህ ጭፍጨፋ ሩዋንዳ፤ ኮሶቮና ሌሎች የዘውግ እልቂቶች የተካሄዱባቸውን አገሮች ታሪክ የሚሳይ ኢ-ሰብ አዊ ተግባር ነው፡፡ ወንጀል ነው፡፡ ጾታ፤ እድሜ፤ የገቢ መጠን፤ እናት፤ ህጻን፤ ሽማግሌ፤ እርጉዝ ሴት፤ ወንድ፤ ቦታ ወዘተ በማይለይ ብሄር ተኮር ግድያ በተደጋጋሚ ተካሂዷል ማለቴ ነው። ኢላማው በተለይ አማራውን እየለየና ስም እየሰጠ፤ “ነፍጠኛ ነህ” እያለ፤ ኢላማ የሆነውን ለይቶና አስቀድሞ ጠቁሞ፤ ግድያዎችና አካሂዶበታል፡፡ በቅርቡ፤ በወላይታው፤ በጉራጌውና በሌሎች ብሄር አባላት ላይም ጭካኔ የሞላበት ጭፍጨፋ ተካሂዷል። ግለሰሰቦችና ቤተሰቦች ጥረው ግረው ከሰላሳ እሰከ አርባ ዓመታት በፈጀ ጊዜ ያካበቱትን መዋእለንዋይ ኢላማ ተደርጎ እንዲወድም ሆኗል። ይህ ለወገኖቻቸው የስራ እድል፤ የገቢ እድል፤ የኑሮ መሻሻል እድል ውድመት፤ የኢኮኖሚ ወንጀል ነው። ለማጥዕቃለ፤ ምን ለማድረግ እንችላለን? የትግሉን ጎራ ለይቸ ለማሳየት ችያለሁ የሚል እምነት አለኝ። ባጠቃላይ ስመለከተው፤ በኢትዮጵያና በኢትዮጵያዊነት ላይ እምነትን ያለን ሁሉ ያለን አማራጭ አንድ ብቻ ነው። በአንድነት ተሰብስቦ ኢትዮጵያንና ኢትዮጵያዊነትን መታደግ ወሳኝ ነው። ዘውግና ኃይማኖት ተኮር ግድያዎችን ሁሉ ማውገዝ አለብን። ችግሩ እየተባባሰ ሂዷል የሚሉ ብዙ ታዛቢዎች አሉ፡፡ ለምሳሌ፤ በሰሜን፤ ህወሓት የኢትዮጵያን ሕዝብ ለክተት አዋጅ የሚቀስቅስ አዋጅ አውጇል። ይህ አዋጅ የትግራይን ሕዝብ ይወክላል የሚል እምነት የለኝም። ሰፊው የትግራይ ሕዝብ ከሌላው ወንድሙ ጋር ወደ እልቂት ለመሄድ አይፈልግም። የህወሃትን አጥፊነትና አገር አፍራሽነት የሚቀበሉ ሁሉ በአንድ ላይ ሆነው ይህን ሽብርተኛና የውጭ ጠላት አጋር ቡድን መታገል አለባቸው፡፡ በተጨማሪ፤ አንደኛ፤ ህወሓት የወገነውና የዶሎተው፤ በውጭ ከግብፅ ጋር ነው። በውስጥ ደግሞ አጋሬ ነው ከሚለው ከሽኔ ኦነግና ከቄሮ ጋር ነው። ለምሳሌ ዘውግን ለይቶ እልቂት ከሚያካሂደው ከሽኔ ኦነግና ከቄሮ ጋር ሆኖ ግፍና ጭካኔ በሚያሳይ ወንጀለኛነነት ከሚያንጸባርቀው ጨካኙ ወንጀለኛ ጋር የተቀናጀ ግፍና እልቂት በሻሸመኔ፤ በሃረር፤ በድሪዳዋ፤ በባሌ ይካሄዳል። እነዚኅ ግፎችና እልቂቶች በድምራቸው ስገመግማቸው የጀኖሳይድይ ወች መስራችና መሪ ዶር ግሬገሪ ሃንተን ያወጧቸውን አስርት መስፈርቶች የሚያሟሉ መሆናቸውን የሚያሳይ ሁኔታ ይታያል። SAGE ያቀረበውን ትንተና እጋራለሁ፤ እደግፋለሁ። የህወሓት ረዥም ክንድ በነዚህና በሌሎች እልቂቶች በደም የተቀባ መሆኑን ለማሳየት የሚቻልበትን መረጃ ለመሰብሰብና ለዓለም የወንጀል ተቋማት ለማቀረብ የሚቻልበት ሁኔታና እድል እለ። ይህን ለማድረግ የሚችሉ የህግ ባለሞያዎችን መሰብሰብና በገንዘብ መርዳት ወሳኝ ነው። በተጨማሪ ቅድሚያ ትኩረት ሊሰጠው የሚገባው ብሄራዊና አስኳል ጉዳይ ህወሓት፤ ሽኔ ኦነግና ቄሮ በአሁኑ ወሳኝ ወቅት ከግብፅ ጋር ወግነው፤ የሕዳሴ ግድብ ሙሌት እንዲኮላሽ ለማድረግ የሚያደርጉትን ሴራ፤ በሁሉም ዘርፎች ድምጻችንና አቤቱታችን ማሰማት ብሄራዊ ግዴታችን ነው። ይህን ከሃዲ ተግባር አወግዛለሁ። ይህ ሴራ ስኬታማ እንዳይሆን ከፈለግን፤ ኢትዮጵያ መሪዎችና መንግሥት አልባ እንዳትሆን አግባብ ያለው አቋም መውሰድና በማያወላውል ደረጃ ድጋፋችን የምናሳይበት ወቅት ዛሬ መሆኑን ለማሳሰብ እፈልጋለሁ። እኢትዮጵያና እኢትዮጵያዊነት ኩራታችን፤ ክብራችን፤ መለያችን፤ የአቅም መንስ ኤያችን ናቸው፡፡ ከመሳሪያና ክምችት ይልቅ፤ ለኢትዮጵያ ሃገራችን ዋና መከታችን፤ ክንዳችን፤ ሃይላችን፤ መከታችን፤ የኢትዮጵያ ሕዝብ ስርጭትና ብሄርዊ አንድነትና ጀግናነት ነው፡፡
በኢትዮጵያ የመንግሥታቱ ድርጅት የስደተኞች ጉዳይ ከፍተኛ ኰሚሽነር ተጠሪ ሚስተር ሞሰስ ኦኬሎ በተለይ ለቪኦኤ በሰጡት ቃለ ምልልስ ግልጽ እንዳደረጉት የኢትዮጵያና የኤርትራ ሕዝቦች በብዙ መንገድ አንድ ናቸው ብለዋል። ኤርትራ በሬፈረንደም እራሷን የቻለች ነፃ ሀገር ከሆነች ወዲህ፥ በዚያች ሀገር በተፈጠሩ ምክንያቶች ኤርትራውያን ወደ ኢትዮጵያ መሰደድ ጀምረዋል። በሚስተር ኦኬሎ ቃል መሠረት ቀደም ሲል የነዚህ ስደተኞች ቁጥር፥ ወደ 60ሺህ ደርሶ የነበረ ቢሆንም፤ ከዚህ ወደ ሌላ ሦስተኛ ሀገር በመሄዳቸው ዛሬ ቁጥራቸው ወደ ሰላሳ ስድስት ሺህ ወርዷል። ሚስተር ኦኬሎ እንዳብራሩት ስደተኞቹ እነዚህን ካምፖች ለቀው ለመውጣት አንዳንድ መሠረታዊ ናቸው የተባሉ ጉዳዮችን ማሟላት አለባቸው ብለዋል። ሲያብራሩም የመጀመሪያው መሟላት ያለበት ነጥብ ማንም ኤርትራዊ ስደተኛ ሊደግፈው የሚችለው ዘመድ እስካለው ድረስ፣ ወይም እነዚህ ከካምፕ ሊወጡ የሚፈልጉ ኤርትራውያን ከካምፕ ውጭ እራሳቸውን የሚችሉበት መንገድ እንዳላቸው እስካረጋገጡ ድረስ ይህንን ለማድረግ ይፈቀድላቸዋል። ይህም ለኤርትራውያን በጣም ለቀቅ ያለና የሚያዝናና ፖሊሲ ነው። ምክንያቱም አንዳንዶቹ እንዲያውም ብዙዎቹ ኢትዮጵያ ውስጥ ዘመዶች አሏቸው። ብዙዎቹም ከካምፑ ውጭ እራሳቸውን ለማኖር የሚያስችላቸው መንገድ አላቸው። ስለሆነም ይህን ፖሊሲ እኛም ሆን አያሌ ኤርትራውያን ስደተኞች በደስታ ተቀብለነዋል ሲሉ በሰፊው አብራርተዋል። መሥራት ይፈቀድላቸው እንደሁ ተጠይቀው ሲመልሱም፥ ሥራ እንዲሰሩ አይፈቀድላቸውም። ከካምፕ ወጥቶ በገበያ ውስጥ ከኢትዮጵያውያን ጋር ለሥራ መወዳደር አይችሉም። እነዚህ ስደተኞች እዚህ የመጡት መጠጊያ ፈልገው መሆኑን ከለላ ለማግኘት የመጡና ወደፊትም ወደ ሀገራቸው ለመመለስ ተስፋ የሚያደርጉ ወንድሞቻቸው መሆናቸውን ለኢትዮጵያውያን አረጋግጣለሁ ብለዋል።
ማክሮን ይህን ያሉት፤ የአውሮፓ ህብረት ኮሚሽን ፕሬዝዳንት ኡርሰላ ቮን ደር ለየን የህብረቱ በላይ አካል በዩክሬን ጉዳይ ላይ የመጀመሪያ አስተያየቱን እንደሚሰጥ መናገራቸውን ተከትሎ ነው፡፡ ፕሬዝዳንቱ በስትራስበርግ ለአውሮፓ ህብረት ፓርላማ ባሰሙት ንግግር እንዳሉት ከሆነ፤ አሁን ባለው የህብረቱ አሰራር የዩክሬን ጉዳይ ጊዜ እንዲፈጅ የሚያደርግ ነው መሆኑ ተናግሯል፡፡ ፕሬዝዳንቱ በሰጡት አስተያየት "ወደ ህብረቱ የመቀላቀል ሂደቱና አሰራሩ ዓመታት ሊፈጅ እንደሚችል ሁላችን አናውቃለን" ብሏል። "መስፈርቱን ዝቅ ለማድግ ካልወሰንን እውነታው ይህ ነው ፤ ለአውሮፓ አንድነት ስንል ደግመን ማሰብ አለብን " ሲሉም አክሏል ማክሮን። ማክሮን፤ የዩክሬን አባልነትን ለማቀላጠፍ በሚል የህብረቱ መስፈርቶችን ከመድፈቅ ይልቅ ከአውሮፓ ህብረት በላይ የሆነና ብሪታንያን ሊያካትት የሚችል “አቻ አውሮፓዊ የፖለቲካ ማህበረሰብ” ማቋቋም እንደ አማራጭ ማየቱ ተገቢ መሆኑም ምክረ-ሃሳብ አቅርቧል፡፡ "ይህ በጂኦግራፊ ከአውሮፓ ህብረት ውጭ ያሉትን ሀገራት ለመያዝ የምንችልበትና እሴቶቻችንን ለማካፈል የምንችልበት መንገድ ነው"ም ብሏል ማክሮን፡፡ የዩክሬን ባለስልጣነት በትናንትናው እለት እንደገለጹት ከሆነ፤የዩክሬን ወደ አውሮፓ ህብረት መቀላቀልን በተመለከት ለሁለተኛ ጊዜ የአብየቱታ ጥሪ ወደ ብራስለስ ቀርቧል፡፡ ዩክሬን ወደ አውሮፓ ህብረት የመቀላቀል ጥያቄ ያቀረበችው፤ የሩሲያ-ዩክሬን ጦርነት ከተጀመረ ከአራት ቀናት በኋላ እንደነበር የሚታወስ ነው፡፡ ሩሰያ ፤ በዩክሬን ምስራቀዊ ክፍል የሚገኘውን የዶምባስ ግዛት ለመቆጠጠር መጠነ ሰፊ ጥቃት እየሰነዘረች ቢሆንም፤ ከዩክሬን ኃይሎች ከባድ የሚባል የጸረ-ማጥቃት እርምጃዎች እያስተናገደች መሆኗ መረጃዎች ይጠቁማሉ፡፡ ዚ-ኢኮነሚክ ታይምስ አንድ ከፍተኛ የአሜሪካ ወታደራዊ መኮንንን ዋቢ በማድረግ እንደዘገበው ከሆነ ፤ሩሲያ በዩክሬን ምድር እያደረገችው ያለውን ጦርነት እንዳሰበቸው አልሆነላትም ፡፡
ስሙኝማ…በዓልን በተመለከተ ምን ይመስልሀል በሉኝ፣ የሚመስለኝማ እዚህ አገር በዓል…አለ አይደል…ልክ እንደ ሰመመን መስጫ (አኔስቴዚያ) አይነት ነገር ይመስለኛል፡፡ ‘ፔይን’ ምናምን ትረሳለቻ! መንፈቅ ሙሉ “ኽረ ልናልቅ ነው፣ ኑሮ ከበደ… ምናምን” ስንል እንቆይና በዓል ሲደርስ ምን አለፋችሁ፣ የሆነ ቢል ጌትስ ምናምን ነገር ያደርገናል፡ ለዕለታዊ ሆድ ማበባያ አልገኝ ሲል የከረመው ገንዘብ ለበዓል ሰሞን ከየት እንደሚመጣ አይገርማችሁም! “አቦ በዚች ሰሞን እንኳን ትንሽ ፈገግ እንበል፣ አትነጅሰን…” ልባል ስለምችል እንኳን ለዋዜማ ደረሳችሁልኝማ! እንግዲህ ጨዋታን ጨዋታ ያነሳው የለ…ይቺን ስሙኝማ፡፡ እዚቹ የጉድ ከተማ እየሆነች ያለችው አዲስ አበባ ውስጥ ነው። (ስሙኝማ…መቼስ ለምን ይዋሻል፣ አዲስ አበባ የማላውቃት ከተማ እየሆነችብኝ ነው። በቃ ልክ ሠላሳ ዓመት ውጪ የከረመ ዳያስፖራ አለ አይደል?…እንደዛ ማለቴ ነው።) እናላችሁ…ሰውየው የአእምሮ በሽተኛ ነው፡፡ እናም ምግብ በሚያገኝበት ጊዜ በፌስታል ይዞ ሄዶ የሆነ ሥጋ ቤት አጠገብ ሆኖ ነው የሚበላው፡፡ በልቶ ከጨረሰ በኋላ ወደ ‘ቀይ መብራት’ ሰፈር ይሄድላችኋል። ታዲያ… በሴቶቹ በራፎች እያለፈ በእጁ ሽልንግ ከፍ አድርጎ ይዞ ምን እያለ ይጮሀል መሰላችሁ… “ትንሽ ግንኙነት!” “ትንሽ ግንኙነት!” እያለ ይጮሀል፡፡ በሌላ አነጋገር የያዘው ሽልንግ ብቻ ስለሆነ “የአቅሜን ያህል ሰርቪስ ስጡኝ ማለቱ ነው፡፡ ቢያንስ፣ ቢያንስ አቅሙ የት ድረስ እንደሆነ ያውቃል ማለት ነው፡፡ ከግለሰብ እስከ አገር ብዙዎቻችን የተቸገርነው አቅማችንን አናውቅ ብለን ነው! የምር እኮ …በተለይ ዘንድሮ እዚህ አገር “ትንሽ ግንኙነት!” የሚል አቅምን ያገናዘበ ነገር ከመናገርና ከመሥራት የሚከለክሉን “ጨሰ! አቧራው ጨሰ!” ነገሮች እየበዙ ነው፡፡ “ከአፍሪካ የመጀመሪያ…” “ከምስራቅ አፍሪካ ቀዳሚ…” ምናምን እየተባለ ጨው ባላነሰው ነገር ውስጥ ሁሉ ሌላ አይነት ‘ጨው’ እየተሞጀረና ነገሮች እየኮመጠጡ አቅማችንን እንዳናውቅ እየሆንን ነው። ከየት የመጣ ባህል እንደሆነ አንድዬ ይወቀው! ምን መሰላችሁ…ነገርዬው “አያ በሬ ሆይ ሳሩን አየህና ገደሉን ሳታይ…” አይነት እየሆነ ነው፡፡ ችግሩ ምን መሰላችሁ… “በአፍሪካ አንደኛ…” “በዓለም የመጀመሪያው…” አይነት ፉክክር ውስጥ ከገባን…አለ አይደል… ደግሞ እንደገና ‘አድቫንስድ ዲክሸኒሪ’ ላይ ለሌላ ደስ የማይል ቃል ምሳሌ እንዳያደርጉንማ! ለምሳሌ “Fantasy” ለሚለው ቃል የሆኑ ትርጉሞች ከሰጡ በኋላ ለማጠናከሪያ ‘ምሳሌ፣’ ብለው “አሁን የአቢሲንያ ሰዎች ‘አንደኛ ነን’ ‘ቀዳሚ ነን’ እንደሚሉት አይነት…” ምናምን የሚል ነገር ሊፅፉብን ይችላሉ፡፡ ደግሞ በ‘አባሪ’ በዓለም “ውራ” የሆንንባቸው ነገሮች ይደረደሩብናላ! ሳር አይቶ ገደል ያላየው በሬ ነገር ይመጣል፡፡ የምር…እንግዲህ ጨዋታን ጨዋታ ያነሳው የለ…‘ውራ’ ወይም ‘ለውራ ቅርብ’ የሆንንባቸው ነገሮች ብዛት የኮምፒዩተር እገዛ ካልተጨመረበት በራሳችን ቆጥረን እንችለዋለን! የምር…በአዲስ አበባው አነስተኛ ባቡር ሀዲድ ላይ ቢዘረጉም ቦታ የሚበቃቸው አይመስልኝም፡፡ እናማ…ከግለሰብ እስከ አገር ብዙዎቻችን የተቸገርነው አቅማችንን አናውቅ ብለን ነው! ስሙኝማ…ምን ይገርምሀል አትሉኝም… አሁን፣ አሁን የሆነች ትንሽ ነገር ካገኘን በዛቹ እንዳለች ከመደሰት ይልቅ… ይሄ የሆነ “ከምናምን አንደኛ…” “ከምናምን የመጀመሪያ…” የሚሏቸውን ነገሮች በባትሪ መፈለግ ከመቼ ጀምሮ የመጣ ልምድ እንደሆነ ግርም ይለኛል፡፡ ከሆነ ነገር አንደኛ የሆንንበት የማይገለጽበት ስብሰባ እየጠፋ ያለ ይመስላል፡፡ ደግሞ እኮ እንዲህ የምንለው መረጃ መያዝ ባልተለመደበት አገር ነው፡፡ እናላችሁ…ሆይ ሆይታ ለማድመቅ፣ አርእስት ለማሳመር፣ እንደ አየሩ ሁኔታ የሚለዋወጥ ‘ፓትሪዮቲዝም’ ለመግለጽ እየተባለ ከሥራው ይልቅ ዲስኩሩ እየበዛ ነው፡፡ “ትንሽ ግንኙነት!” ብሎ በአቅም ከመኖር ይልቅ የቆጡን ልናወርድ ስንል የብብቱ እየወደቀ ነው፡፡ ለምሳሌ ጓደኝነት ይባልና አንዳንዶቻችን የእኔ ቢጤ ቺስታዎች ካለው፣ ከደላውና ጓደኝነትን…አለ አይደል… እንደ ግብር ሰብሳቢ በ‘ወጪ’ ‘ገቢ’ና ‘የተጣራ ትርፍ’ አይነት ነገር ከሚያስብ ጋር በሆነ ምክንያት እንለጠፋለን፡፡ አንድ ሁለት ቀን እዚቹ ከተማ ውስጥ ምርጦቹ በሚተያዩበት ቦታ ብቅ እንልና የዓመት ጥሪታችን ሙልጭ ትላለች፡፡ ከዛ በኋላ የእኛ ጓደኝነት በገንዘብም ሆነ በምንም አይነት ኢንቬስትመንት አዋጪ ስላልሆነ ፋይላችን ይዘጋል፡፡ ይሄኔ “ወይኔ! እንዲሀ ይጫወትብኝ…” አይነት ጨጓራ የሚልጡ ነገሮች ይሰፍሩብናል፡፡ መጀመሪያውኑ “ትንሽ ግንኙነት!” የምትለዋን ባንረሳ ኖሮ ይህ ሁሉ ባልመጣ፡፡ ስሙኝማ…በ‘ቦተሊካ’ም ቢሆን “ትንሽ ግንኙነት!” ማለት የማይችሉ ሰዎች አደባባዩን ይሞሉትና…አለ አይደል… ይኸው ከሉሲ ጀምሮ ልባችን እንደ ደረቀ ነው። (የእሷ ነገር እንዴት ሆነ! ለአሳይለም አፕላይ አደረገች እንዴ!) እናላችሁ…በአስተሳሰብ ለአቅመ ‘ቦተሊካ’ ሳይደርስ ጥልቅ ብሎ እየተገባ እኛው መከረኞቹ ‘ቲራቲር’ ተመልካች ሆነን አርፈነዋል፡፡! “እንዳካሄድ…” “የዛሬ ስብሰባችንን ልዩ የሚያደርገው”፣ “ሰው በላው ስርአት…”፣ “የህዝቡን ጥቅም ያላገናዘበ…” ምናምን ብቻ ማለት ብቻ የ‘ቦተሊከኝ’ነት ‘የሙያ ብቃት ማረጋጋጫ’ አይሆኑማ! ቂ..ቂ…ቂ… እናላችሁ…በየመሥሪያ ቤቱ “ትንሽ ግንኙነት!” ማለት ያልለመድን ሰዎች ሞቅ፣ ሞቅ ያለውን ወንበር ይዘን ይኸው ነገሮች ሁሉ አስቸጋሪ ሆነዋል፡፡ (በጨርቅና በሸራ ላይ የሚጻፍ መፈክር ትልቅነትና ብዛት የ‘ፐርፎርማንስ’ መለኪያ ሆኗል እንዴ! አሀ…ግራ ገባና! አንዳንድ መሥሪያ ቤት በየሁለት ቀኑ ምናምን ስንሄድ የምናየው አዳዲስ አሠራር ሳይሆን አዳዲስ መፈክር ነዋ! (ዘንድሮ በሲልክ ስክሪን ምናምን ሥራ ያልከበረ መቼም አይከብር!) ስሙኝማ…እኔ አንዳንዴ ሳስበው ምን ይመስለኛል መሰላችሁ… ይሄ “ደፋርና ጭስ መውጫ አያጣም!” የሚለው ተረት ላይ “እንደ አስፈላጊነቱ…” የሚል ነገር ካልተካተተልን አስቸጋሪ የሚሆን ይመስለኛል፡፡ ደግሞላችሁ…በ“ትንሽ ግንኙነት!” ሌላ ትርጉም…አለ አይደል…በየቦታው ነገሮችን ለማስፈጸም “ትንሽ ግንኙነት!” አስፈላጊ እየሆነ ነው፡፡ ልጄ …አለ አይደል…ደረጃ ‘ሀ’ እድል ያላቸው የጂ.ኤም. ወይም ኤክስኪዩቲቭ ሴክሬታሪ “ትንሽ ግንኙነት!” አላቸው፡፡ እነሱ ዘንድ ‘ሁሉ በእጅ፣ ሁሉ በደጅ’ ነው፡፡ (“በሥራ አስኪያጅ ደረጃ የሥራ አስኪያጁ ጸሀፊ…” የሚል ምናመ መ.ፕ. ምናምን የሥራ ደረጃ ይፈጠርልንማ! አሀ…አንዳንዴ ከቢሮው ምንጣፍ በስተቀር — ‘ከሊፕስቲኩ በስተቀር…’ የሚል ልጨምር አልኩና ተውኩት— “ይሄ መሥሪያ ቤት ሁለት ሥራ አስኪያጅ ነው እንዴ ያለው?” እያልን እየተቸገርን ነው፡፡) እናላችሁ…ደረጃ ‘ለ’ የሆኑት ደግሞ መምሪያ ኃላፊ፣ ክፍል ኃላፊ አይነት “ትንሽ ግንኙነት!” አላቸው፡፡ (እዚህ አካባቢ የሥራ ክፍፍል ብዙም አያስቸገርም፡፡ ልክ ነዋ…‘በመምሪያ ፀሀፊ ደረጃ የመምሪያ ጸሀፊ’ አይነት ነገር “የላይኛውን ያህል” በብዛት አይገጥመንማ!) ደረጃ ‘ሐ’ የሆኑት ደግሞ ክለርኩ፣ ጠቅላላ አገልግሎት፣ ንብረት ክፍል ምናምን አይነት “ትንሽ ግንኙነት!” አላቸው። (ልጄ…የምር ‘ፌቨር’ የሚገኘው እዚህ አካባቢ ነው!) እናላችሁ…የእኛ ቢጤዎቹ ደግሞ አለን “ትንሽ ግንኙነት!” የለን፣ ምን ‘ግንኙነት’ የለን…እንደፈጠጥን ፈጠን የቀረን! ቂ..ቂ…ቂ… ልክ ነዋ…በእኛ ያልተሳቀ በማን ሊሳቅ ነው! የኢንተርኔቱን ሳይሆን የፊት ለፊቱ ‘ኔትወርኪንግ’፣ ፌስቡክ ምናምን ያልገባን ምስኪኖች! ግፋ ቢል በምንፈልገው መሥሪያ ቤት አካባቢ ያሉ ሲጋራ ሻጮች ወይም ሊስትሮዎችን… “ስማ የዚህን መሥሪያ ቤት ዘቡሌ ካወቅህ እንዲያስገባኝ ተሟሟትልኝ፣ አምስት ብር እበጥስልሀለሁ…” ብንል ነው፡፡ ይቺም እንደ “ትንሽ ግንኙነት!” ከተቆጠረች ማለት ነው፡፡ እናማ…ከግለሰብ እስከ አገር ብዙዎቻችን የተቸገርነው አቅማችንን አናውቅ ብለን ነው! ደህና ሰንብቱልኝማ! Read 5902 times Tweet Published in ባህል More in this category: « ‘ጭድ’ና ዘመን… የ‘ፈረንጅ ረቡዕና ዓርብ’ አባዜ… » back to top ላንተና ላንቺ Equalize-እኩል ማድረግ፡፡ የኤችአይቪ ኤድስ ስርጭት እንዳያበቃ የማያደርጉ አለመመጣጠኖችን በአለም ዙሪያ ያሉ የሰው ልጆች ሁሉ በአንድነት ሊያስወግዱ ይገባ ል፡፡ UNAIDSEqualize- እኩል ማድረግ እ.ኤ.አ ዲሴምበር 1/ወይም ህዳር 22/ በየአመቱ የሚውለው የአለም ኤድስ ቀን ህብረተሰብ ከራስ ጋር ጠብ - (ወግ) Written by ድረስ ጋሹ ከረጅም ጊዜ በኋላ...ወንበር ስቦ ‘ራሱን ኖር አለው _የልብ የልቡን ሊያወጋው። እንግዳ ማንነቱ፣ አትሮንሱ ላይ መጽሐፍ ገልጦ “ገድለ ሕይወቱን” ሊያትትለት ሲሰናዳ፤ ነባር ማንነቱ ጆሮው እንደ ጥንቸል ጆሮ ቆመ - ሊሰማ። ርዕሰ አንቀፅ “ክፉ ደጉን ያየን ነንና ጎረቤት ያንተ ቤት ሲንኳኳ ይሰማል እኔ ቤት” ... ከዕለታት ከአንድ ቀን ዘጠኝ ጓደኛሞች ወደ አንድ ሩቅ አገር ለመሄድ መንገድ ይጀምራሉ። ብዙ ርቀት እንደሄዱ ይመሽባቸዋል።አንደኛው፤“ጎበዝ፤ ከዚህ ወዲያ ከቀጠልን ጨለማው ይበረታብናል። ስለዚህ እዚህ ተኝተን እንደር” አለ። ሁለተኛው፤“ጥሩ ሀሳብ ነው።
ኣብዚ ሓዲሽ ዓመት 2015 እንኣትወሉ ዘሎና ፣ እቲ ቀንዲ ኣብ ልዕሊ ህግደፍ ክዕውትና ዝክእል መንእሰያትና ኣብ ውሽጥን ኣብ ወጻእን ክውደቡ እንተ በቂዖም ጥራሕ እዩ። ምክንያቱ ከይተወደበ ዝተዓወተ ምንቅስቓስ የለን ። ውደባ ክብሃል እንከሎ ግን ኣብ ልዑላዊ ራኢ ሕመረት ዝገበርን ብቁጠባዊ ዓቅሚ ዝተሃንጸን ሓጺናዊ ዲሲፕሊን ክውንን እንከሎካ ጥራሕ እዩ ። ሃገራዊ ዕማም ናይዚ ውደባ እዚ ንጉጂለ ህግደፍ ኣወጊድካ ፍትሕን ማዕርነትን ዝነገሳ ዲሞክራሲያዊት ኤርትራ ምህናጽ እዩ ።ውደባ ብኣውራጃ ፣ ውደባ ብሃይማኖት፣ ወደባ ብብሔር ፣ ውደባ ንጥቅምን ረብሓን ኩሉ ናይ ትሕቲ ሃገራውነት ንዝተቀበለ ዜጋ ጥራሕ እዩ ። እቶም ክሳብ ሕጂ ዝተካየዱ ዝተፈላለዩ ኮንፈረንሳት ኣብ ደምበ ተቓውሞ ፣ ኤርትራዊ ሓድነት ይትረፍ ካብቲ ዝነበሮም ናይ ቅድሚ 3 ዓመታት ምፍሕፋሕ ኣብ ዝገደደ እዩ ኣድይብዎ ። ብፍላይ ብወገን መንእሰያት ኣብ ዝተፈላለዩ ኮማት ተመቓቂሎም ወግሔ ጸብሔ ከምተን ውድባት ክባዝሑን ክራብሑን ይርኣዩ ኣለዉ ። እቲ ጽገም እዞም መንእሰያት ብፋናንስያዊ ዓቅሞም ክውድብዎ ዘይከኣሉ ኮንፈረንስ ዋናታቱ ክኾኑ ኣይክእሉን እዮም ።ከም ኣብነት መገለጺ ኣቶ በረኸት ካብ ሳውዝ ኣፍሪቓ እቶም መወልቲ እንታይ ተጽዕኖ ከም ዝገብሩ ንእዝኒ ዘለዎ ክሰሚዕ ዝክእል እኩል መረዳእታ እዩ። እቲ ሓደ ግዜ ብባዕላዊ ዓቅሚ EYSC ኣብ ዲሲ ዘካየድዎ ኮንፈረንስ ናይ ብዙሕት ኤርትራውያ ኣድናቆት ኣትሪፉ ነይሩ ። እንተኮነ እቲ ኮንፈረንስ ቀለሙ ከይነቀጸ በቶም ሓድነትናን ልዑላውንትና ዘይተዋሕጠሎም ናይ ደገን ናይ ውሽጥን ሓይልታት ኣብ ቅድሚ ዓይኒና ክፈርስ ተዓዚብና ። እዚ ኣብ ውሽጢ መንእሰያትና ዝርኤ ዘሎ ዘይስጥመት ኣብ ታሪክ ህዝብና ሓዲሽ ኣይኮነን ። እተን ዝበዝሓ ውድባት እውን ካብ ተጽዕና ግዳማዊ ሓይሊ ነጻ ክሳብ ዘይኮነ ኪዳን ይበላ ባይቶ ህዝቢ ኤርትራ ክዓስለን ምጽባይ ማና ካብ ሰማይ ክወርድልካ ምጽባይ ይቀልል። መንእሰያትና ነዚ ክፈልጥዎን ክርድእዎን ይግባእ። እዞም መንእስያት ተወዲቦም ሓድነቶም ከደልድሉን ነቲ ኣብ ባነርት ህግደፍ ዝነብር ዘሎ መንእሰይ ኣርእያ ንምዃን ነጻ ውደባ ጥራሕ ተሪፍዎም ኣሎ ። ምክንያቱ ነቲ ኣንጻር ህግደፍ ዝሰላሰል ዘሎ ዲምክራሲያዊ ቓልሲ ልዑል ኣስተዋጽኦ ገይሮም ኣለዉ ። ስለዚ ነዚ በሲሉ ዘሎ ወድዓዊ ኩነታት ተጥቂሞም ሓደ ድልዱልን ስጡምን ናይ መንእስያት ማሕበር ንዲሞክራሲያዊ ለውጢ ክሃንጹ እንተኮይኖም ነጻን ልዑላዊ ተበግሶ ክወስዱ ይግባእ ። እምበኣር ነዚ ነጻን ልዑላዊ ዝኮነ ማሕበር ንምህናጽ ክሕግዘኩም ቁሩብ ዝኮነ ኣካል ሓደ ሰልፊ ደሞክራሲ ህዝቢ ኤርትራ እዩ ምክንያቱ ሰዲህኤ እቲ ሓደ ሕብረብሔራዊ ሰልፊ ኮይኑ ፣ ኣብ መንጎ መንግስትን ሃይማኖትን ምትእትታው ዘየፍቅድ፣ ኣብ ዓውዲ ቓልሲ ንዲሞክራሲያዊ ለውጢ ብምትእማምን ነብሱ ክእሉ ዝቓለስ ዘሎ እዩ ። ልዑላዊ ክብል እንከሎኩ እቲ ሰልፊ ብዓቅሚ ኣባላቱን ደገፍቱን ዝምወልን ኣብ ጉባኤታቱን ብሓንጸጾም መትከላት ተቀይዱ ዝነጥፍ ፣ ካብ ዝኮኑ ናይ ደገ ሓይልታት ምትእትታው ነጺጉ ናጽነቱ ዘውሓሰ ሰልፉ እዩ ። ሰልፊ ዲምክራሲ ህዝቢ ኤርትራ ቀጻልነት ናይ ሃሳብን ግብሪን ልዑላዊት ኤርትራ እዩ ። ኣብ ታሪክ ሰውራ ኤርትራ እቶም ቀዳምት ተጋደልቲ ብረት ዝዕጥቆም ደጋፊ ህገር ስለ ዘይነበሮም ነቲ ገድሊ ከቛርጽዎ ኣይሓሰቡን ። በተን ዝተዋህበኦም 10 ብረት ነቲ ኣብ ጸሊም ኣፍሪቓ ዝሓየለ ሠራዊት ክብድህዎ ተላዕሉ ። እዚ ስለ ዝኮነ ኣብ ግዜ ኹናት ኣንጻር ጸላኢ ናይ ዝተሰወኤ ብጻዮም ብረት ንጸላኢ ከይገድፉ ከሳብ 5 ተጋደልቲ ከምዝትሰውኡ ታሪክና ዝምስክሮ ሓቂ እዩ ። እዞም ገዳይም ተጋደልቲ መዓስከራት ጸላኢ እናኣጥቁዑ ብረት ይዓጥቁ ነይሮም ። ኣብ ሰብዓታት ከኣ ህግሓኤ “ ንጻላኢ ብብረቱን ብጥይቱን “ ክብሉ እንከሎዉ ናይ ደገ ሓገዝ ስለ ዘይነበሮም ፣ እቲ ፍታሕ ንጸላኢ ብብረቱን ብጥይቱን ጥራሕ ነበረ። ነዚ ሕቅነት እዚ ዘረጋግጾ መንግስቱ ሃይለማርያም ባዕሉ “ ንሕና ብረት ንገዝእ ምስ ወምበዴ ከኣ ንማቀሎ ኣሎና “ ዝበሎ ። ስለዚ እዚ ዘመዝገብናዮ ሃገራዊ ነጻነት ውጽኢት ናይ ኤርትራዊ ሓቦን ቖራጽነትን እምበር ናይ ደገ ሓይልታት ተለኣኣክቲ ብምዃን ኣይነበረን ። እምበኣር መንእሰያትና ነዚ ሃገር ዝጥፍእ ዘሎ ሰርዓት ንምምሓው ፣ ሎሚ ብረትን ጥይትን ዘይኮነ ድሲፕሊን ዘለዎ ልዑላዊ ውደባ የድሊኩም ኣሎ ። ኣብ ጉዳይ ኤርትራ ሎሚ ክልተ ተመሳሰልቲ ጉጂለታት በብዝጥዕሞም እናተበራረዩ ንመንእሰይ ኤርትራ ክጽንትዎን ከዳክምዎን ይቓለስዎ ኣለዉ ። ሓደ ጉጂለ ህግደፍ ክከውን እንከሎ ፣ እቲ ሓደ ከኣ ብሽም ደምበ ተቓውሞ መእሰይ ከይውደብን ሓድነት ክይገበር ካብ ቁሸት ህገረ ኤርትራ ጀሚሮም ክሳብ ኤውሮፓን ሰሜን ኣሚሪካን ጸቢብን መርዛም ዝኮነ ኣውራጃዊ ምትእክካብ ንምፍጣር ክቓለሱ ጸኒሖምን ኣለውን። ነዚ ዝከየድ ዘሎ ስውር ቓልሲ ንምፍሻልን መንእሰያትና ኣብ ውሽጥን ኣብ ወጻእን ብንቅሓት ክምክትዎ ክዕወቱሉን ናይ ግድን ይኽውን ። ሎሚ ኣብ ዝኮነት ኤርትራዊት ስድራ ቤት ፣ተግባራት ጉጅለ ህግደፍ ተነቂሒሉን ተነጺጉን እዩ። እቶም ነቲ ጉጂለ ብዝተፈላለዩ ምክንያት ከተሓባበርዎ ዝጽንሑ ደገፍቱ ፣ሎሚ ንሳቶም እውን ነቲ ለውጢ ደለይቱ ምዃኖም ብዘይ ጥርጥር ክዘረቡ ንሰሚዕ ኣሎና ። እምበኣር ነዚ ህሉው ኩነታት ካብ ተነቓሓሉ፣ ነዚ በሲሉ ዘሎ ክውንነት ኣብ ግብሪ ንምውዓል ነጻ ዝኮነ ሕጹጽ ውደባ የድሊ ኣሎ ። መንእሰያትና ሕሰምን መከራን ካብ ዝኮነ ኤርትራዊ ንላዕሊ ዝሰሓንዎ ስለ ዝኮኑ ፣ ርጊኦም እቲ ዓወት ኣብ ልዕሊ ጉጂለ ህግደፍ ስለ ምንታይ ክንዲዚ ግዜ ይወስድ ኣሎ ክብሉን ካብቲ ኤርትራዊ ክብሪን ልዑላውነት ሀገረ ኤርትራ ዘውሕስ ሰልፊ ዲሞክራሲ ህዝቢ ኤርትራ ክመሃሩ ይግባእ ። ምክንያቱ ሰዲህኤ ኣብ ጉዑዞ ሓድነት ህዝቢ ኤርትራ ሓዲሽ ምዕራፍ ዘበሰረ ሰልፊ እዩ ። እቶም ዝሰመሩ ውድባት ብማዕረ ነቶም ኣግደስቲ ኣርእስትታት ብሓባር ዘትዮም ክሰግርዎም በቂዖም እዮም ። መራሕ ጉጂለ ህግደፍ ንመንእሰያት ስራሕ ክፈጥረሎም ስለ ዘይደለየ ኣብ ከተማ ምህላዎም ከኣ ስለ ዘስጎኦ ኣብ ግዱድ ዕስክርና ብዘይ ግቡእ ዓስቢ ክምዝምዞም ይርከብ ኣሎ ። እዚ ዳርጋ ንርብዒ ዘመን ዝተናወሔ ባርነት ኣብ ልዕሊ ህዝቢ ከብቅዕ መንእሰያት ክኣምኑዎ ዘለዎም “ ቅድሚ ኩሉን ልዕሊ ኩሉን ኤርትራውያን ምዃኖም ክኣምኑን” ንኩሉ እቲ ዝጸንሖም ሕብረተሰብኣዊ ሕማማት ከራግፍዎን ክነጽሕሉን ይግባእ ። ኣብ መትከል ዝተሰረተ ፖለቲካዊ ዝምድናታት ክሃንጹን ነቲ ቓልሲ ኣብ ዝለዓለ ደረጃ ከደይብዎ ከኣ ንጽበዮም ። ኣብ መወዳእታ ኣብ ወሳኒ መድረክ ምርብራብ ስለ ዝኣቶና ፣ እቶም ኣብ ዝተፈላለየ ከባቢታት ዝርከቡ መንእሰያት ክውደቡን ክጥርናፉን ይግባእ ። ሓደ ከም እብነት ክውሰድ ዝግብኦ መንእሰያት ንለውጢ ላስቬጋስ ኣብ ቶጎርባ ዘውጽእዎ መግለጺ እዩ። እዞም መንኣሰያት ኣብቲ መግለጺኦም ዘቀመጥወን ኣርባዕተ ንጥብታት ብዝያዳ ክጸፋን ክምዕብላን ዝክእላ እየን ። መንእሰያትና ከም ባህሊ ክወስድወን ዝግባኣ ጉዳያት ልዑላውነትን ግሉጽነትን ሓቀኛ ሓበሬታ ንህዝቢ ኤርትራ ምቅራብ ይግብኦም ።
ፕረዚደንት ሶማል ሓሰን ሸክ መሓሙድ ናይ ኣርባዕተ መዓልታት ዑደት ስራሕ ንምፍጻም ሎሚ ኣብ ሰዓታት ድሕሪ ቀትሪ ኣስመራ ምእታዎም ልኡኽ ድምጺ ኣመሪካ ካብ ኣስመራ ጸብጺቡ። እቶም ፕረዚደንት ኣብ ኣህጉራዊ መዓርፎ-ነፈርቲ ኣስመራ ኣብ ዝኣተዉሉ እዋን ብፕረዚደንት ኢሳያስን ካልኦት ሰበ-ስልጣን መንግስቲን ናይ ምቕባል ስነ-ስርዓት ተገይሩሎም። ሎሚ ንኻልኣይ እዋን ናብ ኤርትራ ዝበጽሑ ዘለዎ ፕረዚደንት ሓሰን ሸኽ፡ ኣብ ናይ ሓምለ ዑደቶምን ሸውዓተ ነጥብታት ዝሓዘ መዘከር ስምምዕ ምኽታሞም ይዝከር። ኣብ መንጎ’ቲ ብዙሕ ኣቓልቦ ስሒቡ ዘሎ ጉዳይ ኣብ ኤርትራ ዝዕለሙ ዝነበሩ ኣስታት 5000 ሶማላውያን ወታሃደራት’ዩ። ኣብ እዋኑ፡ ፕረዚደንት ሓሰን፡ ኣብ ቀረባ እዋን ንዓዶም ክምለሱ ምዃኖም ቃል ኣትዮም ደኣ ይንበሩ እምበር ዛጊት ግን ምምላሶም ዘመልክት ሓበሬታ የሎን። ዕለታዊ ፈነወ ድምጺ ኣመሪካ 03/12/2022 ፈነወ ትግርኛ ቀዳም ድምጺ ኣሜሪካ ፈነወ ቛንቛ ትግርኛ ካብ ሶኑይ ክሳብ ሰንበት ይፍነው። ፈነወ ቛንቛ ትግርኛ ካብ ሶኑይ ክሳብ ዓርቢ ብዕለታዊ ዜና ይጅምር፥ እዋናዊ ጉዳያትን ሰሙናዊ መደባት'ውን የጠቓልል ።ቀዳምን ሰንበትን ኣብቲ ሰሙን ዝተፈነው መደባት ብምድጋም ፈነወ ቛንቛ ትግርኛ ይኻየድ።
ሔኖክ ያሬድ: ‹‹በአመራር ደረጃ የሚሳተፉ የስፖርት ባለሥልጣናት አስፈላጊው ዕውቀት ያላቸው አይደሉም›› አቶ ፍቅሩ ኪዳኔ፣ የቀድሞ የኢትዮጵያ ኦሊምፒክ ኮሚቴ ዋና ጸሐፊና የካፍ ፕሬዚዳንት አማካሪ ሔኖክ ያሬድ Thursday, March 30, 2017 ‹‹በአመራር ደረጃ የሚሳተፉ የስፖርት ባለሥልጣናት አስፈላጊው ዕውቀት ያላቸው አይደሉም›› አቶ ፍቅሩ ኪዳኔ፣ የቀድሞ የኢትዮጵያ ኦሊምፒክ ኮሚቴ ዋና ጸሐፊና የካፍ ፕሬዚዳንት አማካሪ 29 Mar, 2017 By ዳዊት ቶሎሳ አቶ ፍቅሩ ኪዳኔ የተወለዱት በአዲስ አበባ ውስጥ በ1927 ዓ.ም. ነበር፡፡ አባታቸው የቅዱስ ጊዮርጊስ ደጋፊ የነበሩ ሲሆን፣ የክለቡን ተጫዋቾች ከትምህርት ቤት ወደ ስታዲየም ይወስዱ ነበር፡፡ በእነዚህ ጊዜያት ሁሉ ከአባታቸው ጋር የመሆን ዕድል የነበራቸው አቶ ፍቅሩ በኋላ የስፖርት አስተማሪ ሆኑ፡፡ ከዚያም በ1949 ዓ.ም. በዛሬዪቱ ኢትዮጵያ ጋዜጣ የመጀመሪያው የስፖርት ጋዜጠኛ ሆኑ፡፡ ከስታዲየም የስፖርት ፕሮግራምችን ማሠራጨት የጀመሩትም እሳቸው ናቸው፡፡ ከዚያም በኢትዮጵያ ሬዲዮ የስፖርት ፕሮግራም ጀመሩ፡፡ በጊዜው ምንም እንኳ ለስፖርት ጽሑፎች የነበረው ፍላጎት ዝቅተኛ የነበረ ቢሆንም፣ ኤዲተሮችን በማሳመን ስፖርት ተኮር የሆኑ የተለያዩ ጽሑፎችን የተለያዩ ጋዜጦች ላይ ይጽፉ ነበር፡፡ እ.ኤ.አ. የ1960 የሮም የኦሊምፒክ ጨዋታዎች አጋጣሚ የኦሊምፒክ ታሪክን አሳታሙ፡፡ ከዚህ በኋላ ደግሞ በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ውስጥ ወደ ኮንጎ ተልከው ከተወሰነ ጊዜ በኋላ ግን ወደ አገራቸው ተመለሱ፡፡ ከዚያም የኢትዮጵያ ስፖርት ፌዴሬሽኖችን መርዳት ጀመሩ፡፡ በተለይ የኢትዮጵያ ብስክሌት ፌዴሬሽን ዋና ፀሐፊ፣ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ሕዝብ ግንኙነት፣ የቴኒስና የእግር ኳስ ሊግ ዋና ጸሐፊ በመሆን አገልግለዋል፡፡ የኢትዮጵያ ኦሊምፒክ ኮሚቴ በኢንተርናሽናል ኦሊምፒክ ኮሚቴ መርሕ መሠረት በ1960 ዓ.ም. ዳግም ሲደራጅ በዋና ጸሐፊነት ሠርተዋል፡፡ ኢትዮጵያ በ1960 እና በ1968 ዓ.ም. የ6ኛውና 10ኛው የአፍሪካ እግር ኳስ ዋንጫ ጨዋታን በማዘጋጀት ረገድ በልዩ ልዩ ኮሚቴዎች አባልነት ብዙ እገዛዎችን አድርገዋል፡፡ የአፍሪካ እግር ኳስ ኮንፌዴሬሽን (ካፍ) ፕሬዚዳንት አማካሪ የሆኑት አቶ ፍቅሩ ኪዳኔን ከ39ኛው የካፍ ጠቅላላ ጉባኤና ከኢትዮጵያ እግር ኳስ ጋር በተያያዘ ዳዊት ቶሎሳ አነጋግሯቸዋል፡፡ ሪፖርተር፡- ስለውጭ አገር የጋዜጠኝነት ሙያዎ ይነግሩኛል? አቶ ፍቅሩ፡- ከኢትዮጵያ ወደ ፈረንሳይ ፓሪስ ነበር የሄድኩት፡፡ እዚያም ለፍራንስ ፉትቦልና ኢኮፔ ጋዜጦች ሠርቻለሁ፡፡ በኋላ ግን በሁለት ቋንቋዎች እንግሊዝኛና ፈረንሳይኛ ይታተም የነበረውን የራሴን ወርኃዊ መጽሔት ‹‹ኮንቲኔንታል ስፖርት›› ጀመርኩ፡፡ ዓለም አቀፉ የኦሊምፒክ ኮሚቴ የሚያሳትመው ኦሊምፒክ ሪቪው ዋና አዘጋጅ ነበርኩ፡፡ ለቢቢሲ፣ ለቪኦኤ፣ ለጀርመን ሬዲዮ እንዲሁም ለፍራንስ ኢንተርናሽናል ሬዲዮ ሠርቻለሁ፡፡ እንግዲህ የጋዜጠኝነት ሙያዬ ይኼን ይመስል ነበር፡፡ መጀመሪያ ከጊዜ ወደ ጊዜ ስፖርት ላይ የመጻፍ ፍላጎት አደረብኝ፡፡ በዚህ መልኩ የኦሊምፒክ ጨዋታዎችን፣ እግር ኳስ ጨዋታዎችን፣ የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮን ሊግን ላለፉት 14 እና 15 ዓመታት ዘግቤያለሁ፡፡ በእነዚህ ጊዜያት ውስጥ በዓለም አቀፉ ስፖርት ትልልቅና ዋና ዋና ውድድሮችን ዘግቤያለሁ ማለት እችላለሁ፡፡ ሪፖርተር፡- የካፍ ልዑክ በመሆን ከአሥር ዓመታት በላይ ሠርተዋል፡፡ በካፍ የነበረዎ ጊዜ ምን ይመስል ነበር? አቶ ፍቅሩ፡- በአቶ ይድነቃቸው ተሰማ አማካይነት የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንን በመወከል በካፍ ልዑክ ወይም ኮሚሽነር ነበርኩ፡፡ ከዚያ ደግሞ የፕሬዚዳንቱ አማካሪ ሆንኩ፡፡ በዚህ የአፍሪካ እግር ኳስ እንዲተዋወቅ ተንቀሳቅሻለሁ፣ በሌሎች ዓለም አቀፍ ድርጅቶች ውስጥም በበጎ ፈቃደኝነት ሠርቻለሁ፡፡ ሪፖርተር፡- 39ኛውን የካፍ ጠቅላላ ጉባኤ እንዴት ተመለከቱት? አቶ ፍቅሩ፡- እንደሚታወቀው እንደ ግብፅ፣ ሞሮኮና ፊፋ ያሉ የውጭ ኃይሎች ተሳታፊ ነበሩ፡፡ ብዙዎቹ የአፍሪካ አገሮች ደግሞ የወቅቱን የፊፋ ፕሬዚዳንት ጂያኒ ኢንፋንቲኖን አልደገፉም ነበር፡፡ ስለዚህ በቅስቀሳው ወቅት የአፍሪካ አገሮችን ዞረው ነበር፡፡ ሒርዘን አዲስ አርፈው የነበሩት የአፍሪካ ልዑካን አብዛኞቹ በሙስና የተጨማለቁ ነበሩ፡፡ ያው አፍሪካ በሙስና የታወቀች ናት፡፡ ሁሌም ምርጫ ሲኖር ገንዘብ ሲሰጣቸው ድምጻቸውን ይሰጣሉ፡፡ እኔ በጣም የምጠላው ነገር ደግሞ የውጭ ኃይል መሣሪያ፤ መጠቀሚያ መሆንን ነው፡፡ ማርኬቲንግ ኤጀንሲው ለቴሌቪዥን ባለመብትነት የሚያስከፍለው ከፍተኛ ነው በማለት ግብፃውያን እንኳን በካፍ ላይ ተነስተው ነበር፡፡ ይህ የቲቪ ማሠራጨት መብት ያለጨረታ የተሰጠው ለኳታር ኩባንያ በመሆኑ ነው፡፡ ስለዚህም ግብፅ፣ ሞሮኮና ፊፋ ጉዳዩን ከምርጫ ጋር አገናኙት፡፡ እንደ አለመታደል ሆኖ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ደግሞ የራሱን ፍላጎት ለማራመድ ሲል በሌላኛው ቡድን ነበር የቆመው፡፡ ኢትዮጵያ ሁሌም የምትደግፈው በብዙኃን አፍሪካ አገሮች የሚያዝ አቋምን ነው፡፡ ሪፖርተር፡- ምርጫው ፍትሐዊ ነበር ብለው ያስባሉ? አቶ ፍቅሩ፡- በእውነት ዴሞክራሲያዊ አልነበረም፡፡ ምክንያቱም በሙስና ድምፅ ማግኘት የተቻለበት ነበርና፡፡ ስለማዳጋስካር፣ ላይቤሪያ፣ ጂቡቲና ሴራሊዮን እግር ኳስ ሰምተህ ታውቃለህ? ስለዚህ በፖለቲካዊ ሁኔታዎች በተወሰኑ ውሳኔዎች ላይ ልትተማመን አትችልም፡፡ በአፍሪካ ኅብረት ስብሰባ ላይ በአንድ ላይ አንድን ተወዳዳሪ በመደገፍ ድምፅ ለመስጠት ከስምምነት ላይ ተደርሶ ነበር፡፡ በመጨረሻው ሰዓት ግን ግማሽ የሚያህለው አፍሪካ ድምፁን ለሌላኛው ለመስጠት ወሰነ፡፡ ስለዚህ ማንንም መቆጣጠር አትችልም፡፡ ድምፃቸውን የሰጡት ለአንተ እንደሆነ ይነግሩኃል፣ እውነታው ግን በተቃራኒው ይሆናል፡፡ ሪፖርተር፡- አፍሪካ አንድ ተወዳዳሪ ብቻ ሊኖራት የቻለው በምን ምክንያት ነው? አቶ ፍቅሩ፡- ችግሩ አዲሱን ትውልድ የማሳደግ ሥራ ስለማይሠሩ ነው፡፡ አሁንም በኃላፊነት ላይ ያሉ ብዙ ያረጁ ሰዎች አሉ፡፡ ስለዚህ ምርጫችን ሰፊ አይደለም፡፡ እዚህ የተመረጡት ሰዎች በሙሉ ጥሩ የሚባሉ አይደሉም፡፡ ሪፖርተር፡- የቀድሞውን ካፍ ፕሬዚዳንት ኢሳ ሃያቱን ከአዲሱ ፕሬዚዳንት አህመድ አህመድ ጋር እንዴት ያነፃፅሯቸዋል? አቶ ፍቅሩ፡- የቀድሞው ፕሬዚዳንት በአካል ብቃት ትምህርት ላይ ልዩ ሥልጠና ያላቸው ናቸው፡፡ በስፖርት ሚኒስቴር ውስጥ ሠርተዋል፡፡ በካሜሮን እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዋና ጸሐፊና ፕሬዚዳንት በመሆንም አገልግለዋል፡፡ የካሜሮን እግር ኳስ ቡድን አፍሪካን በዓለም ዋንጫ እንዲወክል ብቻም ሳይሆን የአፍሪካ ሻምፒዮን እንዲሆንም አስተዋጽኦ ያበረከቱ ናቸው፡፡ ኃላፊነቱን ከአቶ ይድነቃቸው ተሰማ የተቀበሉና የካበተ ልምድ ያላቸው ናቸው፡፡ ሁሌም የአፍሪካ ፍላጎትን ሲያስቀድሙ የኖሩ ሰው ናቸው፡፡ በሌላ በኩል አዲሱ ፕሬዚዳንት የማዳጋስካር ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት የነበሩ ናቸው፡፡ እንዲሁ የታጩና በሌሎች ዘመቻ መመረጥ የቻሉ ናቸው፡፡ ሪፖርተር፡- የቀድሞ ፕሬዚዳንት ኢሳ ሃያቱ ለተጨማሪ ጊዜ ማገልገል ይችሉ ነበር፡፡ እየተባለ ስለሚነሳው ቅሬታ አስተያየትዎ ምንድን ነው? አቶ ፍቅሩ፡- ሚዛናዊ ያልሆኑ መለኪያዎች አሉ፡፡ በአውሮፓ ተቀባይነት ያለው ነገር ለምን በአፍሪካ ተቀባይነት አይኖረውም? ለምሳሌ የሴፕ ብላተርን ጉዳይ ብንመለከት ለመጨረሻ ጊዜ ሲመረጡ 79 ዓመታቸው ነበር፡፡ ሪፖርተር፡- የካፍን አቅም እንዴት ይገመግሙታል? ስለ ኢትዮጵያ ስፖርት ፌዴሬሽኖችስ ወቅታዊ አቋም ምን ያስባሉ? አቶ ፍቅሩ፡- በርግጥም ብዙ መሻሻሎች አሉ፡፡ በአቶ ይድነቃቸው ተሰማ ጊዜ ገንዘብ አልነበረም፡፡ አሁን ግን የቴሌቪዥን ሥርጭት መብት ገቢ ማስገኘት ችሏል፡፡ ለብሔራዊ ፌዴሬሽኖች ገንዘብ የሚሰጡ ቢሆንም፣ አሁን ፊፋም ካፍም ጥሩ ገቢ ያላቸው ተቋሞች ናቸው፡፡ ስለዚህም ከገንዘብ አንፃር አሁን ያለው ነገር የተሻለ ነው፡፡ ይኼ በመሆኑ እንደ ዳኞች ሥልጠና፣ የአሠልጣኞች ሥልጠናና መሰል ፕሮጀክቶችን በገንዘብ ይደግፋሉ፡፡ የኢትዮጵያ እግር ኳስን ማስተዋወቅ ማሳደግ፣ ከተፈለገ በተለያዩ ቋንቋዎች የኢንተርኔት መረጃዎችን ማንበብ የሚችሉ አሠልጣኞችን ማሠልጠን ያስፈልጋል፡፡ ኢትዮጵያ ውስጥ ግን በዚህ ረገድ የተዘጋጁ መጻሕፍትን ማግኘት የሚቻልባቸው መደብሮች የሉም፡፡ ስለዚህ እንደ እግር ኳስና አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ያሉ ቤተ መጻሕፍት ሊገነቡ ይገባል፡፡ ስፖርትን የሚያሳድጉና የሚያስተዋውቁ ብዙ ብቁ ባለሙያዎች ያስፈልጉናል፡፡ በማናጀሮች ደረጃ ስለ አትሌቲክስ የሚያውቁ ሰዎች ካሉበት የአትሌቲክስ ፌዴሬሽን በተለየ መልኩ ብዙዎቹ ፌዴሬሽኖች ብቃታቸው እስከዚህም በሆነ ሰዎች የሚመሩ ናቸው፡፡ ያለ ብቁ ባለሙያዎች ስፖርቱን ማሳደግ አይቻልም፡፡ ሪፖርተር፡- ኢትዮጵያዊው ይድነቃቸው ተሰማ ለ30 ዓመታት ያህል የካፍ ጥንካሬ የሆኑ ሰው ነበሩ፡፡ ስለ አቶ ይድነቃቸው አሻራ ሊነግሩን ይችላሉ? አቶ ፍቅሩ፡- እሱ አሠልጣኜ ነበር፡፡ ብዙ ነገር የተማርኩት ከእሱ ነው፡፡ በጣም ጎበዝ የኢትዮጵያም የአፍሪካም ስፖርት አባት የነበረ ነው፡፡ የአፍሪካ ስፖርት ተቋማትን ይደግፍም ነበር፡፡ ሪፖርተር፡- የእርሶ ዘመንና የአሁኑን የኢትዮጵያ እግር ኳስ ደረጃ በንፅፅር ይንገሩን? አቶ ፍቅሩ፡- በእኔ ጊዜ ብዙ ተጫዋቾች ከሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የወጡ ነበሩ፡፡ እነ መንግሥቱ ወርቁ፣ አዋድ መሐመድ፣ ፍሥሐ ወልደ አማኑኤልና ሌሎችም ከሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የተገኙ ነበሩ፡፡ ለኦሜድላ (ፖሊስ) እና ለንብ (አየር ኃይል) ይጫወቱ የነበሩ ልጆች ሁሉ ከትምህርት ቤት የተገኙ ነበሩ፡፡ ትልቅ ተሰጥኦ የነበራቸው ተጫዋቾች ነበሩ፡፡ አሁን ግን በትምህርት ቤት ያለው ስፖርት እንደ ቀድሞው አይደለም፡፡ ትምህርት ቤቶችም ለስፖርታዊ እንቅስቃሴዎች የተመቹ አይደሉም፡፡ ልጆች እንኳ የሚጫወቱት መንገድ ላይ ነው፡፡ ስለዚህ አስፈላጊ መሠረተ ልማቶች ሳይሟሉ ስፖርት በኢትዮጵያ እያደገ ነው ልንል አንችልም፡፡ ሪፖርተር፡- ታዲያ መፍትሔ የሚሆነው ምንድነው? አቶ ፍቅሩ፡- የትምህርት ቤት ስፖርትን ማሳደግ ይኖርብናል፡፡ በአሁኑ ወቅት ብዙ ፍላጎትና ችሎታ ያላቸው ተማሪዎች መንቀሳቀስ የሚያስችላቸውን ቦታ አላገኙም፡፡ ትምህርት ቤቶች የስፖርት ሜዳዎች ላይ ክፍሎችን እየገነቡ ነው፡፡ እግር ኳስ መጫወቻ፣ ሌሎችንም ስፖርታዊ እንቅስቃሴዎች ማዘውተሪያ ቦታ በትምህርት ቤቶች ሊኖር ይገባል፡፡ በአመራር ደረጃ የሚሳተፉ የስፖርት ባለሥልጣናት አስፈላጊው ዕውቀት ያላቸው አይደሉም፡፡ የከተማ አስተዳደሩ ለስፖርት ቦታ እንዲመድብ መጠየቅ ይኖርባቸዋል፡፡ ስፖርትን ማዘውተር የሚቻልበት ቦታ ሳይኖር እንዴት ስፖርትን ማሳደግ ይቻላል? ሪፖርተር፡- ስለኢትዮጵያ እግር ኳስ ደረጃና ምን መደረግ እንዳለበት አስተያየት ይኖርዎታል? አቶ ፍቅሩ፡- የመጀመሪያው ነገር ስለ እግር ኳስ የሚያውቁ ሰዎችን ማምጣት ነው፡፡ ከዚያ ደግሞ የወጣቶች ውድድሮች ማዘጋጀት ነው፡፡ ከ15 ዓመት በታች፣ ከ17 ዓመት በታችና ከ20 ዓመት በታች፣ እንዲህ ካልሆነ ሄደው ተጫዋቾችን የሚገዙበት ማምረቻ የለም፡፡ ወጣት ተጫዋቾችን መኮትኮት ያስፈልጋል፡፡ ወጣቶችን ዝግጁ ለማድረግ የትምህርት ቤቶች ውድድር ማድረግም ያስፈልጋል፡፡ ሪፖርተር፡- ቀጣዩ ዕርምጃዎ የሚሆነው ምንድነው? አቶ ፍቅሩ፡- አሁን ዕድሜዬ ከ80 በላይ ነው፡፡ በቅርቡ ለኅትመት ይበቃሉ ብዬ ተስፋ ያደረግኩባቸው ሁለት መጻሕፍት ላይ እየሠራሁኝ ነው፡፡ ሁሌም ስለኢትዮጵያና አፍሪካ ስፖርት ደረጃ አስባለሁኝ፡፡ በመሠረተ ልማት፣ በቴክኖሎጂና በመሳሰሉት በጣም ወደ ኋላ ቀርተናል፡፡ ስለዚህ ኳሱ እንዲያድግ ሁሉም በሚገባ የሚችለውን ማበርከት ይኖርበታል፡፡ በኢትዮጵያ ሊግ ያሉት ጠንካራ ክለቦች ሦስት ብቻ ናቸው፡፡ ደጋፊዎች ደግሞ እርስ በርስ የሚሰዳደቡ ናቸው፡፡ ይኼ የኢትዮጵያ ባህል ባለመሆኑ በመከባበር አብረን ልንጓዝ ይገባል፡፡
የኢራን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ባወጣው መግለጫ፣ በሳዑዲ አረቢያ የሚመራው ወታደራዊ ሃይል በንፁሃኑ የየመን ህዝብ ላይ ጥቃት ማድረስ መቀጠሉን አጥብቆ አውግዟል፡፡ ባለፉት ስድስት ዓመታትም የወታደራዊ ጥቃቱ የመን ውስጥ 24 ሚሊዮን ሰዎችን ዒላማ አድርጓል ሲል መግለጫው ጠቅሷል፡፡ በሕክምና ማዕከላት በቦምብ ፍንዳታ ፣ በረሃብ ፣ በበሽታዎች ፣ በመድኃኒት እጥረት እና በነዳጅ እጥረት ሳቢያ በየቀኑ በደርዘን የሚቆጠሩ ሰዎች እንደሚሞቱም አስታውቋል፡፡ በጣም የከፋው ደግሞ ጭካኔ በተሞላበት መልኩ የሚፈፀመው ድንገተኛ ጥቃት በኮቪድ-19 ወረርሽኝ በተከሰተበት ወቅት እንኳን ለአንድ አፍታ አለመቆሙ ነው ይላል መግለጫው፡፡ የኢራን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር በየመን ደም አፋሳሽ ለሆነው የሳዑዲ መሪዎችን ጥቃት ለማስቆም በሚደረገው ጥረት ላይ በአሜሪካ ፕሬዝዳንት ጆ ባይደን አስተዳደር ላይም ጥርጣሬም እንዳለው አስታውቋል፡፡ እንዲሁም ከአንዳንድ ሀገራት የተውጣጡ ወታደራዊ ሃይላት ከሳውዲ ጋር በማበር በየመን ህዝብ ላይ በሚፈፀመው ወንጀል እና እልቂት ተባባሪ እየሆኑ ነው ሲል የኢራን የውጪ ጉዳይ ሚኒስቴር በመግለጫው አመልክቷል፡፡ ፕረስ ቲቪ ውድ አድማጮቻችን እና ተከታዮቻችን የኢትዮ ኤፍ ኤም ስርጭቶችን፣ዜናዎችን እና ሌሎች ዝግጅቶችን ለመከታተል የቴሌግራም ቻናላችንን https://t.me/ethiofm107dot8 ይቀላቀሉ።
የኮቪድ-19 ቫይረስ በኢትዮጵያ መከሰቱ ከታወቀ ጊዜ ጀምሮ እስከ (ሐምሌ 22/2013) ለ3,006,482 ግለሰቦች የላብራቶሪ ምርመራ የተደረገ ሲሆን 279,629 ግለሰቦች በቫይረሱ መያዛቸው ተረጋግጧል። 263,392 ግለሰቦች ከኮቪድ-19 ቫይረስ አገግመዋል። 4,381 ግለሰቦች በኮቪድ-19 ምክንያት ሕይወታቸውን አጥተዋል። በተለያዩ የዓለም ሀገራት መረጃዎች እና ጥናቶች እንደሚያሳዩት ሦስተኛው ዙር (3rd Wave) የኮቪድ-19 ወረርሽኝ መከሰቱ ታውቋል። ለዚህም እንደ ምክንያት የሚጠቀሰው የኮቪድ-19 ዴልታ ቫይረስ ነው። በሀገራችን የኮቪድ-19 የዴልታ ቫይረስ መኖሩ ባይረጋገጥም የሶስተኛ ዙር (3rd Wave) ወረርሽኝ መከሰቱን የሚያሳዩ ምልክቶች መታየት ጀምሯል። እንደ ማሳያነት ከዛሬ ሶስት ሳምንት በፊት በኮቪድ-19 ቫይረስ የሚያዙ ግለሰቦች ቁጥር ዝቅተኛ ነበረ። በአማካኝ በአንድ ቀን 70 ግለሰቦች በኮቪድ-19 ቫይረስ ተይዘው ሪፖርት ይደረግ የነበረ ሲሆን ከቀን ወደ ቀን እየጨመረ መጥቶ (ሐምሌ 22/2013) 476 ግለሰቦች በኮቪድ-19 ቫይረስ የተያዙ ሲሆን ይህም ቁጥር ሁለተኛው ዙር (2nd wave) ካበቃበት ጊዜ ጀምሮ ከፍተኛ ቁጥር ሆኖ ተመዝግበዋል፡፡ ናሙና ከሚሰጡ 100 ግለሰቦች 1 እስከ 2 ግለሰቦች የመያዝ ምጣኔ የነበረ ሲሆን (ሐምሌ 22/2013) ከሶስት እጥፍ በላይ ጨምሮ ወደ 7 ግለሰቦች የመያዝ ምጣኔ ከፍ ብለዋል፡፡ በሌላ በኩል በፅኑ ህሙማን ክፍል ውስጥ የሚገኙ ህሙማን ከሶስት ሳምንት በፊት በአማካኝ 124 ግለሰቦች የነበሩ ሲሆን (ሐምሌ 22/2013) በእጥፍ በመጨመር ወደ 228 ከፍ ብለዋል፡፡ የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት እና የጤና ሚኒስቴር ከአጋር ድርጅቶች ፣ መንግስታዊ እና መንግስታዊ ካልሆኑ ተቋማት ጋር በመተባበር እንዲሁም ማህበረሰቡን በማሳተፍ የኮቪድ-19 ቫይረስ በሀገራችን ከመከሰቱ በፊት የቅድመ ጥንቃቄ ስራዎችን በመስራትና በማስተባበር ከተከሰተም በኋላ የተለያዩ የመከላከል እና የመቆጣጠር ስራዎችን እየሰሩ ይገኛሉ፡፡ በመሆኑም ሁለተኛው ዙር (2nd wave) ካበቃ በኋላ በተወሰነ መልኩ በማህበረሰቡ የታዩ መዘናጋቶች እንዲሁም የኮቪድ-19 መከላከያ መንገዶች በአግባቡ ባለመተግበራቸው ሶስተኛ ዙር (3rd wave) ሊከሰት የሚችልበት ምልክቶች እየታዩ ስለሆነ እያንዳንዱ ግለሰብ ፣ ቤተሰብ ፣ ሁሉም መንግስታዊና መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች ፣ የሐይማኖት ተቋማት ፣ ሲቪክ ማህበራት ፣ አገልግሎት ሰጪ ተቋማት ፣ የጤና ባለሙያዎች ፣ መምህራንና ሌሎችም ባለድርሻ አካላት የኮቪድ-19 ወረርሽኝን ለመከላከል ማስክ ማድረግ፣የእጅን ንፅህና በአግባቡ መጠበቅ እና ርቀትን በመጠበቅ በተጨማሪም የኮቪድ-19 ክትባት በመከተብ የኮቪድ-19 መከላከከልና መቆጣጠር ተግባር ላይ በባለቤትነት እና በኃላፊነት ስሜት አጠናክረው እንዲሠሩ እናሳስባለን፡፡
ሰሞኑን የሩሲያው ኢንተርፋክስ እንደዘገበው በሞስኮ የሚገኙ የመንግሥት ሹማምንት በሙሉ ውሸታሞችን በሚመረምረው መሣሪያ ሞሳኞች መሆን አለመሆናቸው እንደሚመረመር አስታውቋል፡፡ የፖሊግራፍ መፈተኛ የሚባለው በተለምዶ ውሸታሞችን መመርመሪያ ተብሎ የሚጠራው መፈተኛ በወንጀለኝነት የተጠረጠሩ ሰዎች የሚፈተኑበት ነው፡፡ ተፈታኝ ሰው ላይ የሚገጠመው መሣሪያ ግለሰቡ ጥያቄዎች በቀረቡለት ጊዜ መልስ ሲሰጥ የሚከሰተውን የልብ ምት፣ የደም ግፊት፣ አተነፋፈስ፣ የቆዳ መቆጣት፣ ወዘተ ይመረምራል፡፡ በዚህም መሠረት ግለሰቡ ለተጠየቀው የመለሰው እውነት ወይም ውሸት መሆኑን መሣሪያው መጨረሻ ላይ በሚሰጠው ሪፖርት ያረጋግጣል፡፡ መሣሪያው ፍጹም እውነተኛ አይደለም ብለው የሚከራከሩ ውጤቱን መቀበል ያቅተናል ቢሉም መሣሪያው በበርካታ አገራት ወንጀለኞችን በመመርመር አመርቂ ውጤቶችን ማስመዝገቡ እስካሁን እጅግ ጠቃሚነቱ ጥያቄ ላይ አልወደቀም፡፡ በቅርቡ በወጣው ዓለምአቀፋዊ የግልጽነት ዘገባ መሠረት ከ168 አገራት 119 ደረጃ ላይ የምትገኘው ሩሲያ ሙስናን ለመዋጋት “ግብረኃይል፤ ታስክፎርስ፤ …” ከማቋቋም ሙሰኞችን በሳይንሳዊ መንገድ መመርመር መፈለጓ ይበል የሚያሰኝ ነው በማለት አስተያየቶች ይሰጣሉ፡፡ በተያዘው ዕቅድ መሠረት በሞስኮ የሚገኙ የመንግሥት ሹማምንት የሚቀርብላቸውን ጥያቄ በመመለስ ከሙስና ነጻ መሆናቸው ይፈተናል፡፡ ከዚያም የፈተናቸውን ውጤት እየተቀበሉ ወደ ቀጣዩ የጸረ ሙስና ምርመራ ይሸጋገራሉ፡፡ ጉዳዩን እየመሩ ባሉ የኢኮኖሚ፣ የሳይንስና የጸረ ሙስና ባለሙያዎች መሠረት ይህ አይነቱ ሙሰኛን የመመርመሪያ አሠራር ሙስናን ለመከላከልና ለመቆጣጠር አስተዋጽዖ አለው ይላሉ፡፡ ሙሰኞችን በእንዲህ ዓይነት መሣሪያ መመርመር ውጤት የለውም የሚሉ “የሰለጠኑ የመንግሥት ሌቦች” መሣሪያውን ማምታታት እንደሚችሉ ይናገራሉ፡፡ “የሰለጠኑ ሙሰኞች” ሙስናን እንደ አንድ ሙያ ስለሚያዩት ማንኛውንም ነገር ለማምለጥ የሚቻላቸውን ዝግጅት ያደርጋሉ፤ ስለዚህ የመሣሪያውንም ፈተና ማምለጥ ይችላሉ ይላሉ፡፡ ህወሃት/ኢህአዴግ በሚገዛት ኢትዮጵያ የሙስና ጉዳይ ከላይ ጀምሮ እስከ መጨረሻው የበታች አመራር ድረስ እንደ መብት እና የአባልነት ግዴታ የሚተገበር እንደሆነ በራሱ በኢህአዴግ ሲነገር የቆየ ሃቅ ነው፡፡ ከሞቱ በኋላ ከሙስና ነጻ እንደነበሩ በአፍቃሪዎቻቸው እጅግ የሚነገርላቸው መለስ በአንድ ወቅት ራሳቸውን በሙስናው ክበብ ውስጥ በመጨመር “እስከ እንጥላችን ገምተናል” ማለታቸው ይታወሳል፡፡ ማሳሰቢያ፤ በተለይ በስም ወይም በድርጅት ስም እስካልተጠቀሰ ድረስ በጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣ® ላይ የሚወጡት ጽሁፎች በሙሉ የጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣ®ንብረት ናቸው፡፡ ይህንን ጽሁፍ ለመጠቀም የሚፈልጉ ሁሉ የዚህን ጽሁፍ አስፈንጣሪ (link) ወይም የድረገጻችንን አድራሻ (https://www.goolgule.com/) አብረው መለጠፍ ከጋዜጠኛነት የሚጠበቅና ህጋዊ አሠራር መሆኑን ልናሳስብ እንወዳለን፡፡
የኩርድ ታጣቂዎች በበኩላቸው የአጸፋ እርምጃ እየወሰዱ መሆኑን ተናግረው የቱርክ ጥቃት የሚቀጥል ከሆነ ገን የእስላሚክ ስቴት ወይም አይኤስ ታጣቂዎች ጋር የጀመሩትን ውጊያ እንደሚያቆሙ ዝተዋል። ይሄንን ተከትሎም የአሜሪካ መከላከያ ቢሮ በድረገጹ እንደገለጸው ቱርክ በሶሰሪያ እና ኢራቅ የጀመረችውን ወታደራዊ ጥቃት እንዳሳሰበው ገልጾ አንካራ ጥቃቱን እንድታቆም አሳስቧል። የአሜሪካ መከላከያ ቃል አቀባይ ብርጋዴር ጀነራል ፓትሪክ ሪደር እንዳሉት የቱርክ ጥቃት የኢራቅን እና ሶሪያን ሉዓላዊነት የሚጋፋ በመሆኑ ጥቃቱ እንዲቆም ጠይቀዋል። የኩርድ ታጣቂዎች ለዓለም ደህንነት ዋነኛ ስጋት የነበረው የአይኤስኤስ የተሰኘው የሽብር ቡድንን በመዋጋት ረገድ ብዙ አስተዋጽኦ የነበራቸው አሁንም በመዋጋት ላይ እንዳሉም አሜሪካ አስታውቃለች። የአንካራን የደህንነት ስጋት እንረዳለን የምትለው አሜሪካ የአሁኑ የቱርክ ጥቃት ግን ምክክር ያልተደረገበት እና አይኤስኤስ የሽብር ቡድን መዋጋት ላይ እክል የሚፈጥር እንደሆነ ገልጻለች። ቱርክ የጀመረችው ጥቃት በዚሁ ከቀጠለ በኩርድ ታጣቂዎች ቁጥጥር ስር ያሉ ከ10 ሺህ በላይ የአይኤስኤስ ተጣቂዎች ከእስር ሊያመልጡ እና መልሰው ለአካባቢው ሀገራት ተጨማሪ ስጋት ሊሆኑ እንደሚችሉም የፔንታጎን መግለጫ አሳስቧል። ቱርክ በኢራቅ በሰነዘረችው የአየር ላይ ጥቃት የአሜሪካ ጦር ማዘዣን ለጥቂት ከጥቃቱ መትረፉ የተገለጸ ሲሆን በቀጣይ የአንካራ ወታደሮች ወደ አካባቢው እንደሚሰማሩ ተገልጿል።
ብዙ ጊዜ ክርስቲያኖች፣ አማኝ ከእግዚአብሔር (ከመንፈስ ቅዱስ) ጋር ያለውን ጤናማ ግንኙነት የሚለኩበት መሣሪያ የተሳሳተ ነው፡፡ ለአብነት፣ የተሻለ ደሞዝ፣ ጥሩ መኖሪያ ቤት፣ ልጆች፣ አካላዊ ጤና፣ ወዘተ ያሉት አማኝ ይህ የሆነለት ከእግዚአብሔር ጋር መልካም ግንኙነት ስላለው እንደሆነና እነዚህ የጎደሉት ደግሞ ከእግዚአብሔር ጋር በትክክለኛ መንገድ ላይ እየሄደ አለመሆኑን ያሳያል ሲሉ ይደመጣል፡፡ ከላይ የተዘረዘሩት መለኪያዎች ከእግዚአብሔር ጋር መሆናችንን የሚያሳዩ ከሆነ ወንጌልን ለባለጠጎች መስበካችንን አላስፈላጊ አያደርገውም ወይ? ከዚህ በተጨማሪስ እግዚአብሔር የለም የሚሉ ኢአማኒያንን ጨምሮ በእስልምና፣ በቡድሃ፣ ወዘተ ቤተ እምነቶች ስር ያሉ እና ከላይ የተዘረዘሩትን ነገሮች የሚያሟሉ ሰዎች ከእግዚአብሔር ጋር በመልካም መንገድ ላይ እየተጓዙ ያሉ ሰዎች ናቸው ወይ? መልሱ ግልጽ ነው፡፡ ስለዚህ መመዘኛዎቹ የተሳሳቱ ናቸው፡፡ ሁላችን በእድገት ላይ ያለን ነን፡፡ ሁላችን በግንባታ ላይ ያለን መንፈሳዊ ሕንጻዎች ነን፡፡ እናም ከሕይወታችን ፍጹም ነገር መጠበቅ ስላለንበት ሁኔታ በትክክል ካለመገንዘብ የሚመጣ ነው፡፡ ሕይወታችን በብዙ ውጣ ውረድ የተሞላች ናት (ኢዮብ 7፣1)፡፡ መውደቅና መነሳት፣ መድከምና መበርታት፣ መሳቅ እና ማዘን የሕይወቶቻችን መገለጫዎች ናቸው፡፡ እናም ከእግዚአብሔር ጋር አብሮ ስለመጓዝ ስናወራ፣ ከሃጢአት ፈጽሞ ነጻ የሆነ ሕይወት ወይም አልጋ በአልጋ ስለሆነ መንገድ እያወራን ስላለመሆኑ መጀመሪያ ግንዛቤ መውሰድ ጠቃሚ ነው፡፡ ከእግዚአብሔር ጋር አብረን እየትጓዝን መሆናችንን ፍንጭ የሚሰጡ አንዳንድ ነገሮች ከዚህ በታች ቀርበዋል፦ የማንንም እርዳታ ከመጠየቃችን በፊት አስቀድመን ፈጣሪያችንን በጸሎት እንጠይቃለን፣ “አቤቱ፥ በመልካሙ ጊዜ ጸሎቴ ወደ አንተ ነው፤ አቤቱ፥ በምሕረትህ ብዛት በማዳንህም እውነት አድምጠኝ።” (መዝ 69፡13) የእግዚአብሔርን ቃል ለማንበብና ለማጥናት ረሃብ ይኖረናል፣ “ከአፉ ከወጣው ትእዛዝ አልራቅሁም፣ የአንደበቱን ቃል ከእለት እንጀራዬ አብልጬ ይዣለሁ፡፡” (ኢዮብ 23፡12 አ.መ.ት.) ስለውጫዊው ሳይሆን ስለውስጣዊው የልብ ዝንባሌያችን እና ምኞቶቻችን ከፍተኛ ትኩረት እንሰጣለን፣ “በሃይማኖት ብትኖሩ ራሳችሁን መርምሩ፤ ራሳችሁን ፈትኑ፤ ወይስ ምናልባት የማትበቁ ባትሆኑ፥ ኢየሱስ ክርስቶስ በእናንተ ውስጥ እንዳለ ስለ እናንተ አታውቁምን?” (2ቆሮ 13፡5) በአለም ካሉትን አለማዊ ነገሮች እለት እለት እየራቅን እንሄዳለን፣ “የእግዚአብሔር ፈቃድ እርሱም በጎና ደስ የሚያሰኝ ፍጹምም የሆነው ነገር ምን እንደ ሆነ ፈትናችሁ ታውቁ ዘንድ በልባችሁ መታደስ ተለወጡ እንጂ ይህን ዓለም አትምሰሉ።” (ሮሜ 12፡2) በቀላሉ አንበሳጭም፣ “በነፍስህ ለቍጣ ችኩል አትሁን፥ ቍጣ በሰነፍ ብብት ያርፋልና።” (መክ 7፡9) በአስቸጋሪ ሁኔታዎች ውስጥ ስናልፍ ከመስጋት ይልቅ በእርሱ ተስፋ እናደርጋለን፣ “ለእግዚአብሔር ተገዛ ተስፋም አድርገው። መንገድም በቀናችለትና ጥመትን በሚያደርግ ሰው አትቅና።” (መዝ 37፡7) እነዚህም ነገሮች ቢሆኑ በሕይወታችን የሚቋረጡበት ጊዜ ሊመጣ ይችላል፡፡ ያ ማለት በጊዚያዊነት ከመንፈስ ቅዱስ ጋር ያለን ሕብረት ታውኳል ማለት እንጂ ድነታችንን (ደኅንነታችንን) አጥተናል ማለት አይደለም፡፡ ይህን ለማደስ ንስሃ መግባትና ትጋታችንን መቀጠል ነው፡፡ ትግሉ እና ውጣ ውረዱ እስከ ሕይወታችን ዘመን ፍጻሜ የሚቀጥል ነው፡፡ በዚህ ሁሉ ውስጥ ግን አንድ መርሳት የሌለብን ነገር አለ፡፡ ተስፋችንም ሆነ መተማመናችን በእኛ ጥረትና ትጋት ላይ ሳይሆን በእርሱ ጸጋ ላይ መሆን አለበት፡፡ በእኛ የጀመረውን መልካም ሥራ እስኪፈጽም ድረስ ከእኛ ጋር እንደሚሆን የተናገረውን ተስፋ አምነን በትእግስት ሩጫችንን እንሮጣለን ፡፡ “በእናንተ መልካምን ሥራ የጀመረው እስከ ኢየሱስ ክርስቶስ ቀን ድረስ እንዲፈጽመው ይህን ተረድቼአለሁና፤” (ፊል 1፡6)
ለሁሉም ጊዜ አለው ተብሏል… አሁን ጊዜው የምስጋና አብዮት ነው፡፡ የአረቡን ህዝባዊ አመፅ አይተነዋል፡፡ የቀለም አብዮት የተባለውንም በቲቪ መስኮት በእነ ዩክሬን ታዝበነዋል፡፡ እና ምን ቀረን? ሁሉም ተሞክሯል እኮ! ሰላማዊ ሰልፉም፣ የእሪታ ቀኑም፣ ቦይኮት ማድረጉም ወዘተ… ኧረ ምን ያልተሞከረ አለ! አሁን በአንድ ነገር እንስማማ፡፡ በድሮው መንገድ እየሰራን አዲስ ውጤት (ለውጥ) መጠበቅ ጅልነት ነው፡፡ አሰራራችንን ሳይቀይር ለውጥ ሊመጣ ጨርሶ አይችልም፡፡ ኢህአዴግ ነፍሴ እንደሚለን፤ “ይህ የምርጫ ጉዳይ ሳይሆን የህልውና ጉዳይ ነው፡፡” (It is a must! ብያችኋለሁ) እናላችሁ.. ዛሬ ስለምስጋና አብዮት እናወራለን፡፡ ምስጋናና አብዮት ምን አገናኛቸው ይሆን? በነገራችሁ ላይ ይሄ ስብከት አይደለም፡፡ እንደ ዕውቀት (መረጃ) ሽግግር ብትመለከቱት ደስ ይለኛል፡፡ የምስጋና አብዮት አመንጪዋ ማን መሰለቻችሁ? ታዋቂዋ አውስትራሊያዊት ደራሲ ርሆንዳ ባይርኔ ናት፡፡ The secret እና The power የተባሉ መፃህፍቷን በሚሊዮን ቅጂዎች የቸበቸበችውን ደራሲ ማለቴ ነው፡፡ እናላችሁ… ችግር ለገጠመው ግንኙነት፣ (የቤተሰብ፣ የትዳር፣ የፖለቲካ፣ የፍቅር፣ የማህበራዊ ኑሮ፣ የጓደኝነት ወይም የሁሉም ሊሆን ይችላል!) እንዲሁም ለጤና፣ ለገንዘብና ለደስታ እጦት መድኃኒቱ ምስጋና (gratitude) ነው ባይ ናት- The Magic የተባለውን መፅሃፍ የፃፈችው ርሆንዳ ባይርኔ፡፡ (ምስጋና ስትል ግን የአበሻን “ተመስገን እቺንም አታሳጣኝ” ማለቷ አይደለም፡፡) ምስጋና ፍርሃትን፣ የሌሎችን ችግር መረዳትን፣ ጭንቀትን፣ ሃዘንን እና ድብርትን በማጥፋት ደስታን፣ የሃሳብ ግልፅነትን፣ ትዕግስትን፣ ደግነትን፣ ርህራሄን፣ የአዕምሮ ሰላምን ያመጣል ትላለች ፀሃፊዋ፡፡ ምስጋና ለችግሮቻችን መፍትሄ ይሰጠናል፡፡ ህልማችንን ወደ ተግባር የምንለውጥባቸውን ዕድሎችና መንገዶችም ይከፍትልናል - ባይርኔ እንደምትለው፡፡ በሃሳቡ ጥርጣሬ ቢጤ ከገባችሁ ቀላል ነው፡፡ አመስግናችሁ ውጤቱን ማየት ትችላላችሁ፡፡ እንኳን በፖለቲካ ጎዳና (በሚያሙለጨልጨው ማለቴ ነው!) በሌላውም እንኳን በሂሳብ የተሰላ እርግጠኛ መንገድ የለም፡፡ መንገዱ የሚገኘው በሙከራና በፍተሻ ነው፡፡ ከእያንዳንዱ ስኬት ጀርባ ጥረትና ትግል ብቻ አይደለም ያለው፤ ምስጋናም ጭምር እንጂ! ምስጋና ለአዳዲስ ሃሳቦችና ግኝቶችም በር ይከፍታል የምትለን ደራሲዋ፤ ይሄንንም ታላላቆቹ ሳይንቲስቶች ኒውተንና አንስታይን አረጋግጠውታል ስትል እማኝ ታደርጋቸዋለች፡፡ ሁሉም ሳይንቲስት የእነሱን ዱካ ቢከተል ኖሮ ዓለም ወደ አዲስ ግንዛቤ፣ እድገትና ምጥቀት ትወነጨፍ ነበር ስትል ተቆጭታ ታስቆጨናለች፡፡ በቴክኖሎጂ፣ በፊዚክስ፣ በህክምና፣ በሥነ-ልቦና፣ በህዋ እና በሁሉም የሳይንስ መስኮች ህይወትን ለዋጭ ግኝቶች እውን ይሆኑ ነበር … (የምስጋና ንፍገት ስላለብን ግን አልተሳካም!) እስቲ ምስጋና እንደ አንድ የትምህርት ዓይነት (ኮርስ) በት/ቤቶች ቢሰጥ ብላችሁ አስቡ፡፡ ስልጣኔያችንን በአስደናቂ ስኬቶችና ግኝቶች ወደ ሰማይ የሚያስወነጭፉ፣ ውዝግብን የሚያስወግዱ፣ ጦርነትን የሚያስቆሙና ሰላምን የሚያበስሩ አንድ ትውልድ ህፃናት ይፈጠር ነበር፤ባይ ናት፤ ደራሲዋ (ግዴለም እንመናት!) ወደፊት ዓለምን የሚመሯት እነማን እንደሆኑ ታውቃላችሁ? አመስጋኝ መሪዎችና ህዝቦች ያሏቸው አገራት ናቸው፡፡ (“የሚመሰገን ሳይኖር?” ብሎም ማማረር ይቻላል!) አንድ ህዝብ በምስጋና ሲሞላ አገሩን በሃብትና በዕድገት ያንበሸብሸዋል (ሥራ ትቶ ምስጋና አልወጣኝም!) ችግርና ደዌን ድምጥማጡን ያጠፋዋል፡፡ ቢዝነስና ምርት እንዲመነደግ፣ ሰላምና ደስታ አገሪቱን እንዲያጥለቀልቁትም ያደርጋል - ተዓምራዊ ምስጋና! (በተዓምራት የማያምኑ በጨረታው አይገደዱም!) እንደባይርኔ አባባል፤ እንቅልፍ አጥቶ እየተጉ ማደር ብቻ በጥጋብ አያትረፈርፍም፡፡ “ተመስገን” የምትለዋ ቃልም ልትታከልበት የግድ ነው፡፡ ያኔ “ድህነትን ተረት እናደርጋለን” የሚለው የእኛና የመንግስታችን ህልም እውን ይሆናል፡፡ (ትጋት የሌለበት ምስጋና ግን ውጤት አልባ ነው!) ሳይሰሩ ምስጋናማ በእነ አዳምና ሄዋን ጊዜ ቀረ!! እንግዲህ አሁን ወደ ዋናው ፍሬ ጉዳይ እንግባ። እንዴት ነው ቅስቀሳው የሚካሄደው? በቴክስት ሜሴጅ፣ በፌስ ቡክ፣ በትዊተር… በህዝባዊ ስብሰባ፣ በሰላማዊ ሰልፍ? በነገራችሁ ላይ ለቅስቀሳ በሚጠቀምበት የሚዲያ ዓይነት ከሌሎቹ አብዮቶች ብዙም አይለይም - የምስጋና አብዮት!! አብዮቱ በመላው ዓለም ከዳር እስከ ዳር እንዲጥለቀለቅ የምንሻ ከሆነ ትለናለች ባይርኔ፤ የምስጋናን ተዓምራዊ ኃይል (magical power) ብዙዎች በጥልቀት እንዲያውቁትና እንዲገነዘቡት ማድረግ ይጠበቅብናል፡፡ (ያልነቃ ህዝብ ይዞ Revolution የለም!) ይኼውላችሁ…የሃይማኖት ስብከት አይደለም የያዝኩት (ሃይማኖትና ፖለቲካን እያጣቀሱ መጓዝ አይፈቀድም!) ምስጋናው ወይም ተመስገን የሚለው የእርካታ ስሜት የግድ የሰማዩ ፈጣሪ ጋ መድረስ የለበትም፡፡ ወዳሻችሁ ቦታ መላክ ትችላላችሁ፡፡ ዋናው ነገር ምስጋና ማቅረባችሁ ነው - ተመስገን ማለታችሁ!! እርካታችሁን መግለፃችሁ፡፡ ሆኖም ግን ምስጋና ለማቅረብ ሎተሪ እስኪወጣላችሁ ወይም በብልጽግና እስክትንበሸበሹ መጠበቅ የለባችሁም፡፡ “ቡና በሰከነ ቁጥርማ ተመስገን አልልም” የምትሉ ከሆናችሁ መልካም በረከቶቻችሁን እያባረራችሁ ነው፡፡ (ቡናውም እኮ ላይሰክን ይችላል!) እናላችሁ…በየደቂቃው ስንትና ስንት ሺ ሰው በሚሞትባት ዓለማችን፣ በህይወት መኖራችን ራሱ ተመስገን ሊያሰኘን ይገባል፡፡ ዓይንና ጆሮአችን ያለ እክል በማየታቸውና በመስማታቸውም ተመስገን ብንል አይበዛባቸውም፡፡ (የማይሰሙና የማያዩ አሉ እኮ!) ለ1 ሚሊዮን ብር የቋመጠ ህልመኛ (ባለራዕይ) ኪሱ ውስጥ ላለችው 100 ብር ተመስገን ሊል ይገባል። (ለማንም አይደለም ለራሱ!) 100 ብር ብቻ ናት እያለ ዘወትር ከተነጫነጨ ግን እንኳንስ 1ሚ.ብር 100 ብሯንም ሊያጣት ይችላል፤ ትላለች ርሆንዳ ባይርኔ። BMW አውቶሞቢል ማለም ክፋት የለውም፡፡ ዛሬ ለምታገለግለን ቮክስ ዋገን ግን ተመስገን ልንል የግድ ነው፡፡ ከእሷም በፊት ለጤናማው እግራችን ምስጋና ይገባዋል (ብርድ ቢሸመቅቀንስ!) ይቺ አውስትራሊያዊት ደራሲ ምን ትላለች መሰላችሁ? በህይወት ስትኖሩ ለሚገጥማችሁ ደስታና መከራ፣ ችግርና ውጣ ውረድ፣ ስኬትና ውድቀት፣ ማግኘትና ማጣት…ወዘተ ተጠያቂው ራሳችሁ ናችሁ፡፡ እርግጥ ነው ሰበብ አናጣም፡፡ የምንከሳቸው ብዙ ሰዎችም ይኖሩናል፡፡ ክፋቱ ግን ማንም ለማንም ህይወት ተጠያቂ አይሆንም፡፡ ለምን መሰላችሁ? የየራሳችንን ህይወት የምንፈጥረው ራሳችን ነን፡፡ እንዴት? በሃሳባችን!! እናም ህይወታችን የሃሳባችን ውጤት ነው፡፡ ባይርኔ እንደምትለው፤ የዛሬ ህይወታችን የትላንት ሃሳባችን ውጤት ሲሆን የዛሬ ሃሳባችን ደግሞ የነገ ህይወታችን ነው፡፡ Thoughts become things ትላለች - ደራሲዋ። ሃሳባችን ህይወት ሆኖ ይከሰታል እንደማለት ነው። አባቶቻችን ሲተርቱ “ደግ ተመኝ ደግ እንድታገኝ” ይላሉ፡፡ ያሰብነውን፣ ያለምነውን፣ የተመኘነውን እናገኛለን ማለት ነው፡፡ እሷ ደግሞ Like attracts like ትለዋለች፡፡ (ሁሉም ቢጤውን ይስባል እንደማለት) ባይርኔ በመጀመሪያው ዝነኛ መጽሐፏ The secret ላይ ዓለም የሚመራው በስበት ህግ ነው ትለናለች - the law of Attraction. በቀላል አነጋገር ደግነት - ደግነትን፣ ጠላትነት - ጠላትነትን፣ ክፋት - ክፋትን፣ መስጠት -መቀበልን …ይስባል ወይም ይጎትታል እንደማለት ነው፡፡ በነገራችሁ ላይ የስኬትና የብልጽግና መፃህፍት፤ ሁሉም የዘራውን ያጭዳል በሚለው የመጽሐፍ ቅዱስ አባባል ይስማማሉ፡፡ እስካሁን ያልናቸው ነገሮች ሁሉ ለግለሰብም፣ ለቤተሰብም፣ ለህዝብም፣ ለፓርቲም፣ ለአውራ ፓርቲም…ይሰራሉ፡፡ ለአንዱ እየሰራ ለአንዱ የማይሰራበት ምክንያት የለም፡፡ የዩኒቨርስ ህግ (The law of attraction ማለቴ ነው) አድልዎ አያውቅም (በዚህስ ተማመን ነው!) አሁን ለምሳሌ ኢህአዴግ የአቅሙን ያህል ወይም የአቅማችንን ያህል ዲሞክራሲያዊ መንግስት ነው ልንል እንችላለን (“እያንዳንዱ ህዝብ የሚገባውን መንግስት ያገኛል” አሉ!) “የለም፤ ኢህአዴግ የለየለት አምባገነን ነው” የምትሉ መብታችሁ ነው፡፡ እኔን የሚያሳዝነኝ ግን ስለምስጋና እስካሁን የሞካከርኩት ቅስቀሳ ፍሬ አልባ መሆኑ ነው፡፡ ደርግን ያህል ፍፁም አምባገነንና ጨካኝ መንግስት የሚያውቅ መቼም ለኢህአዴግ ተመስገን ይላል ብዬ አስባለሁ (በልቡ እኮ ነው!) ከኢህአዴግ የተሻለ ወይም የበለጠ ዲሞክራሲያዊ መንግስት እንዳናገኝ ግን የረገመን የለም፡፡ ችግሩ እኛም ራሳችን አሁን ካለው ዲሞክራሲያዊ መንግስት የበለጠ ይገባናል ብለን አናስብም፡፡ (ህይወታችን የሃሳባችን ውጤት ነው ይሏል ይሄ ነው!) ነገር ግን እኛ የሚገባን የአሜሪካ ዓይነት ዲሞክራሲያዊ መንግስት (ሥርዓት) ነው ብለን ማሰብ ብንጀምርስ? በእርግጥ ማሰቡ ብቻ በቂ አይደለም፡፡ አሜሪካውያን የደረሱበት የሥልጣኔና የአስተሳሰብ ደረጃ ላይ ልንደርስ ይገባል፡፡ የግለሰብ መብት፣ የሰለጠነ የፖለቲካ ውይይት፣ የሰብዓዊ መብት አያያዝ፣ የፕሬስ ነፃነት፣ ወዘተ… ሁሉ ያካትታል፡፡ ሚስትን መደብደብ እንደ ነውር በማይታይበት አገር ውስጥ እየኖርን የአሜሪካ ዓይነት ዲሞክራሲ ልናስብ አንችልም፡፡ ብናስብም ቅዠት ነው፡፡ ቆይ ለምን ይመስላችኋል…የዜጐች መብትና ነፃነት የሚሸራረፈው? ኢህአዴግ የዜጐችን መብት ስለማያከብር ልትሉ ትችላላችሁ፡፡ ደራሲዋ ርሆንዳ ባይርኔ ግን በጄ ብላ አታዳምጣችሁም፡፡ ለዚህ ተጠያቂ የምታደርገው ኢህአዴግን ሳይሆን እኛን ነው - ህዝቦችን ወይም ዜጐችን፡፡ ተሸራርፋ የምትደርሰን ነፃነት ትበቃናለች፤ ጐመን በጤና ብለን ስለምናስብ እኮ ነው መጀመሪያውኑ የሚሸራርፍ የጣለብን፡፡ (“ማንኛውም ህዝብ የሚገባውን መንግስት ያገኛል” የምትለዋን አትዘንጉ!) በኢህአዴግ በኩልም ነገሩ ተመሳሳይ ነው፡፡ ጠንካራ ተቃዋሚ እንደማያገኝ አምኖ የተቃዋሚን ሚና ራሱ ሊጫወት ወስኗል - በአውራ ፓርቲነት። ነገር ግን እውነት ጠንካራ ተቃዋሚ ጠፍቶ ነው? ያሉትንስ ማጠንከር አይቻልም ነበር? (ያውም ነፃነታቸውን በመስጠት ብቻ!) ግን ኢህአዴግ አዕምሮ ውስጥ ስለተቃዋሚ ያለው ሃሳብ … ፀረ ዲሞክራሲያዊ፣ ፀረ ልማትና ፀረ ሰላም የሚል ብቻ ነው፡፡ ከዚህ አዙሪት ሃሳቡ ሆን ብሎ ራሱን ካላወጣ መቼም ጠንካራ ተቃዋሚ አይፈጠርም። (እሱማ ደስታው ነው!) ህዝብ ግን እንደ 97ቱ ምርጫ እንኳን የሚያኮርፍበት ተቃዋሚ ያጣል፡፡ (ይሄ ሁሉ ልማት እኮ የ97 ምርጫ ፍሬ ነው!) እኔ ለኢህአዴግ የምፈራለት ምን እንደሆነ ታውቃላችሁ? ክፉ ክፉውን ስለሚያስብ በክፉ ነገሮች እንዳይከበብ ነው! ባለፉት አስርት ዓመታት ደጋግሞ “ጠላቶቻችን” በማለት ኢህአዴግ ምን አተረፈ? ደርዘን ሙሉ ጠላቶች! በአገር ቤትና በዳያስፖራ፡፡ ይሄ የሆነው ግን በኢህአዴግ ተንኮል ሳይሆን በዩኒቨርሳል ህግ ነው፡፡ ደጋግመህ የምታስበውን ታገኘዋለህ በሚለው፡፡ መቼም የተቃዋሚ ፓርቲዎችን መግለጫ ሳትሰሙ ወይም ሳታነቡ አትቀሩም ብዬ እገምታለሁ። በአብዛኛው አዲስ ፕሮግራም የማያስተዋውቅ አይደለም፡፡ ስሞታ ነው - እሮሮና አቤቱታ፡፡ አንድም አዎንታዊ ዓ.ነገር አታገኙበትም - በአሉታዊ ቃላትና ሃረጐች የታጀበ ነው፡፡ ሁሌም ደግሞ የፖለቲካ ምህዳሩ ከመቼውም ይበልጥ እየጠበበ መምጣቱን እንጂ የስንዝር ያህል እንኳን መስፋቱን አይገልጽም፡፡ እዚህ ላይ ልብ እንድትሉልኝ የምፈልገው… አውራው ፓርቲ የተሻለ ነው እያልኩ አለመሆኔን ነው፡ ግን ሁለቱንም ለየብቻ ስትፈትሿቸው “ተመስገን” ከሚለው ተዓምራዊ ሃይል በፈቃዳቸው የተጣሉ መሆናቸውን ትረዳላችሁ፡፡ ይሄ ብቻም አይደለም። ሙሉ ትኩረታቸውን ያደረጉት በጐ በጐው ላይ ሳይሆን ክፉው ላይ ነው፡፡ እናም ምን እሰጋለሁ መሰላችሁ? የአሁኑ ዘመን ተቃዋሚ ከመሰናበቱ ወይም ጡረታ ከመውጣቱ በፊት የፖለቲካ ምህዳሩ አሁን ካለበት ቅንጣት ታህል ንቅንቅ አይልም የሚል ስጋት አለኝ፡፡ (ሟርተኛ ሆኜ እንዳይመስላችሁ!) የተቃዋሚው ጐራ ዝም ከማለት እያለ “ምህዳሩ ይስፋ” የሚል ጥያቄ ቢያሰማም፣ ይሰፋል በሚል ልባዊ እምነት ግን አይደለም፡፡ “ኢህአዴግ ማጥበብ እንጂ ማስፋት የት የለመደውን ነው” ብሎ የደመደመ ይመስለኛል፡፡ በባይርኔ ህግ ተቃዋሚዎችም እንደኢህአዴግ ናቸው። ኢህአዴግን አጋር ከማድረግ ይልቅ በጠላትነት ፈርጀው በማውገዝ ምን አተረፉ? ምናልባት የበለጠ ጠላትነት፣ እስር፣ ወከባ፣ መፈናፈኛ ማጣት--- ይሄም ግን እንደ እርግማን ራሳቸው ላይ የወረደባቸው ጉድ አይደለም፡፡ ሥራዬ ብለው በትኩረት በማሰብ ያመጡት ዕዳቸው ነው፡፡ ባይርኔ እንደምትለው፤ ሰዎች የማይፈልጉትን ችላ ብለው የሚፈልጉት ላይ ቢያተኩሩ ነገሮች ይለወጣሉ፡፡ ሥራ ማርፈድ የማይወድ ሰው ማተኮር ያለበት በጊዜ ሥራ መግባት ላይ እንጂ ማርፈድ ላይ ሊሆን አይገባም፡፡ እስቲ አንድ ጥያቄ ልጠይቃችሁ (ተቃዋሚዎችንም ይመለከታል!) ተቃዋሚዎች አብዛኛውን ጊዜያቸውን የሚፈጁት የራሳቸውን ፖሊሲ የተሻለ በማድረግ ነው ወይስ የኢህአዴግን ፖሊሲ በማጣጣል? እንደኔ ግምት ተቃዋሚዎች በትኩረት የሚያስቡት ስለ ራሳቸው ስኬት ሳይሆን ስለ ኢህአዴግ ውድቀት ነው፡፡ ስለሌላው ውድቀት እያሰቡ ስኬትን መቀዳጀት ደግሞ ፈጽሞ የማይታለም ነው፡፡ የዓለም ባለፀጐች በየዓመቱ በሃብት ላይ ሃብት የሚጨምሩት የሌሎች ድህነት ላይ በማተኮር እኮ አይደለም፡፡ !አሁንም ግን ተስፋ አለን፡፡ የዩኒቨርሳል ህግ የሰዎችን ያለፈ ሃጢያት አይቆጥርም፡፡ ትላንት ምን ክፉ ቢያሰቡ፣ የቱንም ያህል በአሉታዊ ሃሳቦችና ስሜቶች ቢሞሉ፤ ዛሬ በጐ በጐውን ማሰብ ከጀመሩ እንደ አዲስ ቀን ነው የሚቆጠርላቸው፡፡ እናም ያለፈውን ዘመን ያረጀ ያፈጀ ጐጂና አይረቤ ሃሳብ ሁሉ “ዲሊት” አድርጋችሁ በጐና የሰለጠነ ሃሳብ ላይ አተኩሩ፡፡ የአገራችን ተጨባጭ ፖለቲካዊ ሁኔታ ማንን ይመስላል ቢሉ? የፖለቲከኞቻችንን ሃሳብ ነው መልሱ፡፡ እባካችሁ ኢህአዴጐችና ተቃዋሚዎች፡- ለአዲሱ ትውልድ (ለልጆቻችሁም ጭምር) ስትሉ በጐ በጐውን አስቡ፡፡ ከምንም በላይ (ከፓርቲያችሁም ቢሆን) አገርን አስቀድሙ! ጦቢያ ትቅደምልን!
የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ሁለተኛው ዙር የውሃ ሙሌት እየተከናወነ ያለው ሶስቱ አገራት በፈረሙት የመርህ ስምምነት መሰረት መሆኑን የግድቡ ተደራዳሪና የባለሙያዎች ቡድን ሰብሳቢ ኢንጅነር ጌዲዮን አስፋው ገለጹ። ኢትዮጵያ፣ ግብጽና ሱዳን እኤአ በ2015 በመሪዎቻቸው አማካኝነት በሱዳን ካርቱም የህዳሴ ግድብ ድርድርን አስመልክቶ የመርሆዎች ስምምነት መፈረማቸው ይታወሳል።የመርህ ስምምነቱ አስር አንቀጾችን ያካተተ ሲሆን የሶስቱንም አገራት ፍትሃዊና ምክንያታዊ የውሃ አጠቃቀም ለማረጋገጥ ያለመ መሆኑ ይታወቃል። ሁለተኛው ዙር የግድቡ የውሃ ሙሌት በዚሁ ኢትዮጵያ፣ ግብጽና ሱዳን በፈረሙት የመርህ ስምምነት መሰረት እየተከናወነ መሆኑን የኢትዮጰያ ህዳሴ ግድብ ተደራዳሪና የባለሙያዎች ቡድን ሰብሳቢ ኢንጅነር ጌዲዮን አስፋው ገልጸዋል። በግድቡ የውሃ ሙሌት ዙሪያ የሶስቱም አገራት ባለሙያዎች አስቀድመው የተስማሙባቸው ነጥቦችም በዚሁ የመርህ ስምምነት መካተታቸውን ኢንጅነር ጌዲዮን አስታውሰዋል።የመርሆዎች ስምምነቱ አገራቱ ስምምነቱን በተፈራረሙ በ15 ወራት ውስጥ ሁለት ጥናቶች እንዲካሄዱ ቢደነግግም ግብጽና ሱዳን ጥናቱ እንዳይካሄድ በያዙት ግትር አቋም ሳይሳካ ቀርቷል ብለዋል። ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ግብጽና ሱዳን የግድቡን የውሃ ሙሌት በተመለከተ የሚሰጡትን የተዛባ መረጃ ሊመረምር እንደሚገባም ማሳሰባቸውን ኢዜአ ዘግቧል፡፡የግድቡን የውሃ ሙሌት የተመለከቱት የመርህ ስምምነቱ አንቀጾች በግብፅና ሱዳን የውሃ ባለሙያዎች የሚታወቁና ከመግባባት ላይ የተደረሰባቸው መሆናቸውንም አንስተዋል።
2013 ዓ.ም በማይካድራ ከተማ በተፈጸመው ጥቃት ቢያንስ 600 ሰላማዊ ሰዎች መገደላቸውን የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) አስታወቀ። ኮሚሽኑ ዛሬ ይፋ ባደረገው የፈጣን ምርመራ ግኝት፤ ከጥቃቱ በኋላ ወደ ስፍራው የምርመራ ቡድን በመላክ ዘግናኝ የሆነ የሰባዊ መብት ጥሰት መፈፀሙን ማረጋገጡን ገልጿል። ጥቃቱም የተፈፀመው በትግራይ ሚሊሺያ አስተባባሪነት በሚታገዙና በወቅቱ በስልጣን ላይ በነበረው የአካባቢው መስተዳድር የጸጥታ መዋቅር እና ‘ሳምሪ’ በተባለ ኢ-መደበኛ የወጣቶች ቡድን መሆኑንም ይፋ አድርጓል። በሌላ በኩል አምነስቲ ኢንተርናሽናል የተሰኘው ዓለም አቀፍ ተቋም የኢትዮጵያ መንግሥት እና ህዝባዊ ወያኔ ሓርነት ትግራይ “ህወሓት” በሚያካሂዱት ጦርነት፤ ከጦርነቱ ጋር ምንም ግንኙነት የሌላቸውን ሰላማዊ ዜጎች ደህንነት እንዲጠብቁ አሳሰበ። በተጨማሪም መንግሥት የሰብዓዊ ረድኤት አቅራቢዎች ወደ ሥፍራው ገብተው ድጋፍእንዲሰጡ ሁኔታውን እንዲያመቻች ጥሪ አቀረቡ። ወደ ማይካድራ፣ አብርሀጅራ፣ በሳንጃ፣ በዳንሻ፣ በሁመራ እና በጐንደር በመዟዟር ጥናት ካሄዱት የኢሰመኮ አጥኒዎች መካከል አንዷ የሆነችውን ሃይማኖት አሸናፊን እና የአምነስቲ ኢንተርናሽናል የአፍሪካ ቀንድ የሰብዓዊ መብቶች አጥኚ ፍሰሐ ተክሌን ያነጋገረችው ጽዮን ግርማ ዝርዝርሩን ይዛለች።
የታሪክ ፕሮፌሰሩ ሽፈራው በቀለ፣ የፖለቲካ ፕሮፌሽን ግርማ-ሞገስና አክብሮት የሚጎናጸፍበት ዐውድ በቀጥታ ከሌጂትሜሲ (ቅቡልነት) ጋር እንደሚቆራኝ ከገለጹ በኋላ፡- “አብዮት ካመጣቸው ብዙ መዘዞች አንዱ፣ የፖለቲካ ፕሮፌሽናል ደረጃ እየወደቀ መሄድ ነው። ‹ፖለቲካ› ማለት መቀላመድ፣ የመንግሥትን እና የአገርን ሀብት ልፎ ለልጅ ለልጅ ልጅ፣ ለዘመድ አዝማድ፣ ለአምቻ ጋብቻ፣ ለዝርያ ለጎሳ ‹ጮማ መቁረጥ ጠጅ ማፍሰሰ› ማለት ሆኗል። በኢትዮጵያዊያን አእምሮ ውስጥ በፖለቲካ እና በማፊያ መካከል ልዩነቱ እየደበዘዘ ሄዷል ማለት ይቻላል። […] ፖለቲካ እና ፖለቲከኞች የተከበሩ ካልሆኑ፣ ጨዋ የጨዋ ጨዋ ካልሆኑ፣ ለአገር አሳቢ፣ ለወገን ተቆርቋሪ ካልሆኑ፣ የሚናገሩት መሬት ጠብ የማይል ካልሆኑ፣ ምንም ያህል ውብ ውብ ርዕዮችን ስንደቀድቅ ብንውል፣ ርዕዮቻችን ዋጋ አይኖራቸውም፤” ሲል ያስረግጣሉ። ፕሮፌሰር ሽፈራው ይህንን ያሉት “አብዮት፣ ሌጂትሜሲና ፖለቲካ፡- ሦስት አበይት ሒደቶችና ርዕይ 2020” በሚለው የ1996ቱ የፕሮፌሰር ባሕሩ ዘውዴ ጽሑፍ ላይ በሰጡት አስተያየት ነው። ፕሮፌሰር ሽፈራው ይህንን ግምገማቸውን በጽሑፍ ካቀረቡ ከ18 ዐመት በኋላ ያለውን የአገራችንን የፖለቲካ የሞያ ደረጃ ስንመለከተው፣ ከነበረበትም የበለጠ ማሽቆልቆሉን እንረዳለን። ከጠቅላይ ሚኒስትሩ ጀምሮ ያሉት መሪዎች የሚናገሩትና የሚሠሩት የማይገናኝ በመሆኑ፣ በሕዝብ እና መንግሥት መሃል ያለው ግንኙነትና ትምምን (trust) በእጅጉ ተበላሽቷል። የፖለቲካ መሪዎች የሚናገሯቸውና የሚገቧቸው ቃሎች የማይጨበጡና የማይታመኑ እየሆኑ፣ ሕዝቡ በመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች ላይ ያለው ትምምን ለዜሮ የቀረበ ሆኗል። “ሳናጣራ አናስርም” ተብሎ፣ በተግባር የሆነው ሲታይ፤ “ሕወሓት የተበተነ ዱቄት ነው” ተብሎ፣ በኋላ የተፈጠረው ሲረጋገጥ… ሕዝቡ የመሪዎቹን ቃል አላምንም ቢል አይፈረድበትም። የብልፅግና መሪዎች ቃልና ተግባር የሰማይና የመሬት ያህል እየተራራቀ፣ አገሪቱም ወደ ግጭት መናኸሪያና የተፈናቃይ መጠለያ ማዕከልነት እየተቀየረች መጥታለች። ይህም ብዙዎችን ከሰላምና መረጋጋት አንጻር ‹ያለፈው አገዛዝ ይሻለን ነበር› ወደሚሉበት ጠርዝ እየገፋቸው ነው። አምባገነንን መናፈቅ? በአገራችን በየአካባቢው የሚታየው የማያቋርጥ ብሔር-ተኮር ግጭት እና የገባንበት እጅግ አውዳሚ የእርስ-በርስ ጦርነት፣ በብዙ ኢትዮጵያዊያን ዘንድ ‹ከዴሞክራሲ ይልቅ፣ ሕግና ሥርዐትን አስፍኖ የዜጎችን ሰላምና ደህንነት የሚጠበቅ አገዛዝ ይሻላል› የሚል ስሜት የፈጠረ ይመስላል። ደፈር ብለው ‹የኢሕአዴግ አገዛዝ የተሻለ ነበር› የሚሉ ወገኖችም አልታጡም። በርግጥ፣ ሕዝባችን ከገባበት አረንቋ አኳያ፣ ያለፈውን ግፈኛ አገዛዝ ቢናፍቅና አምባገነንነትን ቢመኝ የሚገርም አይደለም። ከሁሉም በፊት በህይወት መኖርና በሰላም ወጥቶ መግባት ይቀድማልና።
የኮምፒዩተር ፕሮግራሚንግ አውቶሜሽን መቆጣጠሪያን መጠቀም ይችላል ፣ 99 ቀመሮችን ማከማቸት ይችላል ፣ ከዲጂታል ማሳያ የሙቀት መቆጣጠሪያ መሳሪያ ጋር ሊዛመድ ይችላል። እና አጠቃላይ ማሽኑ በ HACCP የጤና ደረጃዎች መሠረት የ SUS304 አይዝጌ ብረት ቁሳቁሶችን ይቀበላል። የማደባለቅ ቅልጥፍናን እና የማደባለቅ ውጤቱን ለማሻሻል ድርብ ተሸካሚ መዋቅርን ይለማመዱ። አወንታዊ፣ የተገላቢጦሽ ነጻ ቁጥጥር፣ አውቶማቲክ መልቀቅ። በቫኪዩም ሁኔታ ውስጥ, ቁሱ በአሉታዊው ግፊት ይስፋፋል, እና ፈሳሹ ወደ ራዲያል አቅጣጫ ይሽከረከራል, እና የአክሲል ፍሰት ይከናወናል.ብዙ የ pulp ዓይነቶች አሉ። የቫኩም ማዞሪያ ማሽን የማራገቢያ ቅርጽ ያለው ክብ ቅርጽ ያለው ክብ ቅርጽ ያለው ክብ ቅርጽ ያለው ሞላላ ሬሾን ይቀበላል ፣ ቁሱ ወደ ራዲያል አቅጣጫ ይከናወናል ፣ የዘንባባው ፍሰት ሲጠናቀቅ ፣ ቁሱ የሚፈለገውን ድብልቅ ለማሳካት በእኩል መጠን የተቀላቀለ ነው ። ተፅዕኖ.ሁሉም ከፍተኛ ጥራት ያለው አይዝጌ ብረት ቁሳቁሶችን መጠቀም, ከጤና ደረጃዎች መስፈርቶች ጋር በሚጣጣም መልኩ በቀጥታ በውሃ, ምቹ እና ንፅህና ሊታጠብ ይችላል.
የፌደራል ጠቅላይ ፍ/ቤት ዳኞች እና የአስተዳደር ዘርፍ የሥራ ክፍሎች በ2014 በጀት ዓመት የዕቅድ አፈጻጸምና በ2015 በጀት ዓመት ዕቅድ ላይ ከነሐሴ 4-7 ቀን 2014 ዓ.ም ግምገማ አካሄዱ፡፡ የፍርድ ቤቱ ዳኞች ነሐሴ 7 ቀን 2014 ዓ.ም ያካሔዱት የአንድ ቀን የሥራ አፈጻጸም እና የዕቅድ ግምገማ የተመራው በፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚደንት በክብርት ወ/ሮ መአዛ አሸናፊ ሲሆን በመድረኩ ላይ የችሎቶች ዕቅድ አዘገጃጀትን የተመለከተ ማብራሪያም ቀርቦ ውይይት ተደርጎበታል፡፡ በሌላ በኩል የፍርድ ቤቱ የአስተዳደር ዘርፍ 18 የሥራ ክፍሎች በተጠናቀቀው በጀት ዓመት ዕቅድ አፈጻጸማቸው እና በበቀጣዩ በጀት ዓመት ዕቅዳቸው ላይ ከነሐሴ 4-6 ቀን 2014 ዓ.ም ለሶስት ቀናት የቆየ ግምገማ አካሒደዋል፡፡ በፍርድ ቤቱ ስትራቴጅክ ሥራ አመራር ዳይሬክቶሬት አስተባባሪነት ዳኞች እና የአስተዳደር ዘርፍ የሥራ ክፍሎች ያካሔዱት የሥራ አፈጻጸምና የዕቅድ ዝግጅት ግምገማ ዋና ዓላማ የ2014 በጀት ዓመት የሥራ አፈጻጸም ላይ በመወያየት ጠንካራ አፈጻጸሞችን ለማበረታታትና በቀጣዩ በጀት ዓመትም ቀጣይነት እንዲኖረው ለማድረግ፣ ባለፈው በጀት ዓመት የታዩ የአፈጻጸም ውስንነቶችን በ2015 በጀት ዓመት እንዲታረሙ ለማድረግ እንዲሁም በሚቀጥለው በጀት ዓመት ዕቅድ ላይ የጋራ ግንዛቤ በመያዝ ለተግባራዊነቱ ለመንቀሳቀስ ነው፡፡ የዳኝነት ዘርፉን የ2014 በጀት ዓመት ዕቅድ አፈጻጻም አስመልክቶ በቀረበው ማብራሪያ ላይ በ2014 በጀት ዓመት ለሶስቱም ፌደራል ፍርድ ቤቶች ማለትም ለፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት፣ ለፌደራል ከፍተኛ ፍ/ቤት እና ለፌደራል ጠቅላይ ፍ/ቤት በአጠቃላይ ከቀረቡ 209,317 መዛግብት ውስጥ 176,797 መዛግብት ዕልባት ያገኙ መሆኑና 32,520 መዛግብት ደግሞ ለ2015 በጀት ዓመት የተላለፉ መሆኑ ተገልጿል፡፡ የፍርድ ቤቶቹ አፈጻጸም ከዕቅድ አንጻር ዚመዘን ደግሞ በሶስቱም ፌደራል ፍርድ ቤቶች በ2014 በጀት ዓመት ዕልባት ለመስጠት በዕቅድ የተያዘው 187,710 መዛግብት ሲሆን በተጠቀሰው ጊዜ 176,797 መዛግብት ዕልባት በማግኘታቸው አፈጻጸሙ 94.2 በመቶ መሆኑ ተጠቅሷል፡፡ የአስተዳደር የሥራ ክፍሎች ባደረጉት ውይይት ማጠቃለያ ላይ በ2014 በጀት የሥራ አፈጻጸም በጠንካራ ጎንነት ከተጠቀሱ ጉዳዮች መካከል የሥራ ክፍሎች ከጥቃቅን ሥራዎች ወጥተው ስትራቴጅካዊ ሥራዎች ላይ ትኩረት ማድረግ መጀመራቸው፣ በተጠቀሰው ጊዜ ከአንድ መስኮት አገልግሎት ጋር በተያያዘ በሬጅስትራር የሥራ ክፍል ቀልጣፋና ግልጽነት ያለው ሥራ በመከናወን ላይ መሆኑ፣ የዳኝነት አገልግሎቱ በቴክኖሎጂ በተደገፈ ሁኔታ ቀልጣፋና ተደራሽ እየተደረገ መምጣቱ እንዲሁም ፍርድን ከማስፈጸም አኳያ ግልጽ፣ ቀልጣፋና ጥራት ያለው አገልግሎት ለመስጠት የሚደረገው ጥረት እንደአበረታች ውጤት ተጠቅሰዋል፡፡ በተከላካይ ጠበቆች ጽ/ቤት ችግሮችን በራስ አቅም ለመፍታት በመደረግ ላይ ያለው ጥረት፣ የጉዳዮች ፍሰት አስተዳደር ሥራዎችን በቂ የሰው ኃይል በሌለበት ተፈጻሚ ለማድረግ የሚደረግ ጥረት፣ በግብአት አቅርቦት፣ በንብረት አያያዝ፣ በነዳጅ አጠቃቀም፣ በፋይናንስ የሥራ ክፍል እና የግዥ አፈጻጸም በዓመቱ መጨረሻ ከተለመደው የጥድፊያ አሠራር ወጥተው ሥራቸውን ዕቅድን መሠረት በማድረግ ማከናወናቸው መሻሻል የታየበት መሆኑ በውይይቱ ላይ እንደጠንካራ ጎን ተነስቷል፡፡ በዕቅድ ክንውን አፈጻጸሙና በዕቅድ ግምገማው ላይ የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ፕሬዚደንትን ጨምሮ የፍ/ቤቱ ዳኞች፣ የፍ/ቤቱ የፕሬዚደንትና የም/ፕሬዚደንት ጽ/ቤት ኃላፊዎች፣ ኮርት ማኔጀር፣ ዋና ሬጅስትራር፣ የየሥራ ክፍሎቹ ዳይሬክተሮች እና ቡድን መሪዎች ተሳትፈውበታል፡፡
1. ፓምፑ የግፊት እና የማስተላለፊያ ማሽን አይነት ነው, ሲጭኑ, ሲሰሩ እና ሲጠገኑ እና ከመስተካከሉ በፊት የጥገና ጊዜ, የደህንነት ደንቦችን መከተል አለባቸው. ረዳት ማሽን (እንደ ሞተር ፣ ቀበቶ ድራይቭ ጭነት ፣ መጋጠሚያ ፣ ባለከፍተኛ ፍጥነት ሳጥን ፣ ደረጃ የለሽ የፍጥነት ለውጥ ጭነት እና የመሳሰሉት) እና የደህንነት እርምጃዎችን ለማክበር ፣ ሲጫኑ ፣ ሲሰሩ እና ሲጠገኑ አግባብነት ያላቸውን ህጎች ይመልከቱ 2.አንተ ማሽከርከር አቅጣጫ ማረጋገጥ አለብህ, ቀበቶ ወይም ከተጋጠሙትም መጫን በፊት, ምክንያቱም የተሳሳተ ማሽከርከር ግለሰብ ክፍሎች ጉዳት ወይም ጉዳት ክወና ውስጥ ፓምፕ ያደርጋል. 3.ያለ ልዩ ባለሙያተኞች ፈቃድ የፓምፑን የአሠራር ሁኔታ ከመጀመሪያው ሽያጭ በላይ ማለፍ የለበትም, አለበለዚያ የመሳሪያ ወይም የግል አደጋን ያስከትላል. 4.ፓምፑ የማይሰራው ዝቅተኛ ወይም ዜሮ አቅም ያለው ቦታ ላይ ወይም በሌላ መንገድ በሚሰራበት ጊዜ መካከለኛ መጠን ያለው ትነት እንዲፈጠር ሊያደርግ ይችላል፣ ይህ ካልሆነ ግን በከፍተኛ ግፊት መጨመር መሳሪያ ወይም የግል አደጋ ያስከትላል። 5.የሚከፈልበት ወይም የሚፈስበት ጊዜ፣ የውስጥ ቫክዩም ፓምፕ ብቻውን መሆን አለበት፣ ካልተነጠለ ገለልተኛ መሆን አለበት፣ አስመጪውን “የዝንባሌ ጎማ” ሊያደርገው ይችላል፣ አለበለዚያ መሳሪያ እና የግል አደጋ ያስከትላል። ማስታወቂያ መጥፎ ውጤቶችን ለማምጣት የተሳሳተ ጭነትን ለማስወገድ ፈሳሽ ገንዳ, የፓምፕ ፓይፕ, ቫልቮች, መቆጣጠሪያ መሳሪያዎች እና ሌሎች ተከታታይ የመጫኛ እቅዶችን ለማካተት መዘጋጀት አለበት.
የአሜሪካ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቀጣዩን የኢትዮጵያ ምርጫ በተመለከተ ያወጣውን መግለጫ የጀመረው፣ ሰኔ 14 ቀን በርካታ ኢትዮጵያዊያን ለዜግነት እና ለፖለቲካዊ መብቶቻቸው አስፈላጊ በሆነው ምርጫ ድምፅ እንደሚሰጡ በመግለፅ ነው፡፡ ይህ ምርጫ እንደ ነጠላ ክስተት መታየት የለበትም ያለው ሚኒስቴሩ፣ ይልቁንም "ውይይትን ፣ መተባበርን እና መግባባትን የሚያካትት የዴሞክራሲያዊ ፖለቲካ ሂደት አካል ነው" ብሏል፡፡ ለዚህም ስኬት "የአገሪቱን ዴሞክራሲ እና ብሔራዊ አንድነት ለማጠናከር የሚወስደውን መንገድ ለመወሰን ከምርጫው በኋላ ሁሉንም የሚያካትት ፣ የፖለቲካ ውይይት ለማድረግ የኢትዮጵያ መንግስት እና ሁሉም ኢትዮጵያዊያን እንዲዘጋጁ እናሳስባለን" ብሏል ሚኒስቴሩ። የሚኒስቴሩ መግለጫ በማከልም "በርካታ ኢትዮጵያዊያን በግጭቶች ሳቢያ በአመፅ እና በግጭት ምክንያት በተከሰተ የምግብ እጥረት እየተሰቃዩ እና እየሞቱ ባሉበት በዚህ ወቅት ፣ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ እና ባልደረቦቹ ለዚህ ምርጫ ለመዘጋጀት ያደረጉትን ጥረት እንገነዘባለን" ሲል ገልጿል፡፡ ፖለቲከኞች እና የማህበረሰብ መሪዎች በሁከት እንዳይሳተፉ እና ሌሎችንም ከማነሳሳት እንዲቆጠቡም አሜሪካ በውጭ ጉዳይ መስሪያ ቤቷ በኩል አሳስባለች፡፡ ሁሉም የፖለቲካ ተዋናዮች እና የማህበረሰብ አመራሮች ቅሬታዎችን በድርድር ፣ በውይይት እና እውቅና ባላቸው ከአመጽ ውጭ የሆኑ የግጭት አፈታት ስልቶች ለመፍታት መዘጋጀት እንዳለባቸውም ነው አሜሪካ የጠየቀችው፡፡ አሜሪካ የኢትዮጵያ መሪዎች ነፃ ሚዲያ እና ንቁ ሲቪል ማህበረሰብን እንዲደግፉም ማሳሰቧን ቀጥላለች፡፡ መንግስት የዜጎችን ሀሳብን በነፃነት የመግለፅ ፣ በሰላማዊ መንገድ የመሰብሰብ እና የመደራጀት መብትን እንዲያከብር እና "የበይነመረብን ከመዝጋት ወይም ኔትወርክን ከመገደብ እንዲቆጠብም እንጠይቃለን" ይላል መግለጫው። መጪው ምርጫ የሚካሄድበት ከባቢያዊ ሁኔታ እጅግ እንደሚያሳስባት የገለፀችው ሀገሪቱ፣ "የተቃዋሚ ፖለቲከኞች መታሰር ፣ ነፃ ሚዲያዎችን ማዋከብ ፣ የአካባቢና የክልል መንግስታት የወገንተኝነት እንቅስቃሴዎች እና በመላው ኢትዮጵያ የሚስተዋሉ በርካታ የዘር እና የማህበረሰብ ግጭቶች ለነፃ እና ፍትሃዊ የምርጫ ሂደት እንቅፋቶች ናቸው ፤ እንዲሁም ኢትዮጵያውያን በምርጫው ላይ ያላቸውንም እምነት ጥያቄ ውስጥ ያስገባሉ ነው ያለችው። በፀጥታ ጉዳዮች እና በውስጣዊ መፈናቀሎች ምክንያት በርካታ መራጮችን ከዚህ ውድድር ማግለሉ በተለይ አሳሳቢ እንደሆነም አሜሪካ ገልጻለች፡፡ "በበርካታ የኢትዮጵያ ክፍሎች ውስጥ የክልል እና የጎሳ ክፍፍሎች መጠናከር የአገሪቱን ህዝብና የግዛት አንድነት አደጋ ላይ ይጥላል" መግለጫው እንደሚለው፡፡ ከምርጫው በኋላ ያለው ጊዜ ኢትዮጵያውያን እነዚህን ክፍፍሎች ለመጋፈጥ አንድ ላይ እንዲሰባሰቡ ወሳኝ ወቅት እንደሚሆንም ነው አሜሪካ የገለፀችው፡፡ ኢትዮጵያ እነዚህን ተግዳሮቶች እንድትፈታ እና ወደ ብሩህ የወደፊት ጎዳና እንድታቀና አሜሪካ ለመርዳት ዝግጁ ነኝ ስትል በመግለጫው አስታውቃለች፡፡ በመግለጫው ማጠቃለያም "ለአገሪቱ ሰላማዊ ፣ ዴሞክራሲያዊና አስተማማኝ የወደፊት ዕጣ ፈንታ ከሚሰሩ ኢትዮጵያውያን ሁሉ ጎን እንቆማለን" ብላለች፡፡ አሜሪካ ኢትዮጵያን በተመለከተ ዛሬ ሰኔ 4 ቀን 2013 ዓ.ም የሰጠችው መግለጫ ከሰሞኑ መግለጫዎች አንጻር መለሳለስ የታየበት ይመስላል። በዚህኛው የአሜሪካ መግለጫ፣ ባልተለመደ መልኩ፣ የትግራይ ክልል ጉዳይ በተናጠል አልተነሳም።
ከእያንዳንዱ ዕድሜ ጠገብ ታሪክ አጠገብ፣ ትንፋሽን ነጥቆ ከሚያስቀር ውብ፣ አስደናቂ፣ ተፈጥሮአዊና ሰው ሠራሽ ሥፍራዎችን ከቦ የሚገኝ ማኅበረሰብ፣ እያንዳንዱ እንቅስቃሴው የማንነቱን ቅኝት ለዛ የሚመሰክር፡፡ ይህ ሰው ለማተቡ ሟች ነው፣ ይህ ሰው ጨዋታ አዋቂ ነው፣ ይህ ሰው ቀልዱ ጊዜና ቦታ አለው፣ ይህ ሰው እንግዳ አክባሪ ነው፣ ይህ ሰው ከሰሜን ብቻም አይደለም፣ ከደቡብ ብቻም አይደለም፣ ከምሥራቅ ከምዕራብ ከመሀል ብቻም አይደል ከመላው ኢትዮጵያ እንጂ፡፡ መጋቢት 11 ቀን 2010 ዓ.ም. ከጀርመን የመጡ ዘጠኝ ጎብኚዎችን ይዘን የተለያዩ የቱሪስት መስህቦች ለማስጎብኘት እኔና የሥራ ባልደረቦቼ ሌሊት 11 ሰዓት ላይ ቦሌ አውሮፕላን ማረፊያ ተገናኝተን ወደ ጎንደር ለማቅናት ቀጠሮ ይዘናል፡፡ በተባለው ጊዜና ቦታ ተገኝተን እንግዶቻችንን ይዘን ጉዞ ጀመርን፡፡ አውሮፕላኑ ከተነሳ ከ50 ደቂቃ በኋላ ራሳችንን የአፍሪካ መናገሻ ከሆነችው ጎንደር አገኘን፡፡ ምንም እንኳን እያንዳንዱ ዕርምጃችን የታሪክ አሻራ ያረፈባቸው የጎብኚን ቀልብ ጠልፈው በሚያስቀሩ መስህቦች አጠገብ ቢሆንም የእኔ ስሜት ግን ከዚያ ሰው (አሰግድ ተስፋዬ) ላይ ነው፡፡ አገሩን ስንጎበኝ በፈገግታ ከተቀበለን አብያተ ክርስቲያናትን ስንጎበኝ የእማሆይ ቂጣ ቅመሱ እያሉ ከሚጋብዙን የቤተ ክርስቲያን አገልጋይ እናት (ደብረ ፀሐይ ቁስቋም ማርያም)፣ ውኃ ጥማችን ለማስታጋስ ጎራ ስንል ገንቦዋን አዘንብላ ጠላና ፍሩንዱስ ከምትጋብዝ ባለሙያ ሴት (እሌኒ) ልማድ ይዞኝ ያልተመጠነ ሳቄን ሳስጮህ ኧረ ወሽከት ብለሽ ሳቂ ብሎ ከሚገስፅ አምሳለ ታላቅ ወንድም (አቤ) ላይ አርፏል፡፡ በቀጣዩ ቀን ማለዳ ተነስተን የዕለቱ የጉብኝት መርሐ ግብር ወደ ሆነው ወደ ስሜን ተራሮች ብሔራዊ ፓርክ እያቀናን ነው፡፡ ደባርቅ ከሚገኘው የዞኑ ባህልና ቱሪዝም ቢሮ ወደ ፓርኩ የመግቢያ ክፍያን ፈጽመን በሚኖረን ቆይታ ከአውሬውም ከምኑም ሥጋት ነፃ እንሆን ዘንድ ስካውት እየተባሉ የሚጠሩትን ታጣቂዎች ከመኪናችን ጫንን፡፡ ሁሉም ጎብኚ የቦታው መልክዓ ምድራዊ አቀማመጥ፣ ጫካው፣ ዱሩ፣ በውስጡ ያቀፋቸው ብርቅዬ የዱር እንስሳት ውህደት ከመማረክም አልፎ ስስት ያሳደረበት ይመስል እያንዳንዱን ነገር በቃኝ ወደ ማያውቀው የካሜራቸው ሆድ ይጠቀጥቁታል፡፡ ከዚህ ሁሉ እንቅስቃሴ አጠገብ እኔና ስካውቶቹ ወግ ይዘናል፡፡ ለዛ ባለው አነጋገር ነብሴ ውስጥ ተስንቅሮ የሚቀር ጨዋታ፣ አገራችሁ የት ነው? ጠየቅኩ ስሜን ጃን አሞራ በኩራት መለሱ፡፡ ታዲያ ከዚያ ደባርቅ ድረስ እየተመላለሳችሁ ነው የምትሠሩት? ሌላ ጥያቄ፡፡ አይ በሳምንትም በአስራ አምስት ቀንም እየተመላለስን እንጂ፡፡ እንዴ ባለቤትዎስ? እሷ አንበሳ ናት ማንም አይደፍራትም፣ ኧረ እንደው ትንሽ አይጠራጠሩም? ማን እሱዋን? ባይሆን እኔ እደነቃቀፍ እንደሁ እንጂ … ለዚህ የአገሬ ሰው ሚስቱ ከራሱ እምነት በላይ የሚያውለበልባት ሰንደቁ ነች፡፡ ለጉብኘት የያዝነው አጭር ጊዜ ሁሉንም የአገራችንን መስህቦች በወፍ በረር ለመቃኘት የሚያስችል በመሆኑ ከጊዜ ጋር እየተሽቀዳደምን ወደ አውሮፕላኑ ገባን፡፡ አውሮፕላኑ ሲነሳ የተሰማን ስሜት ሳይጠፋ ጥንታዊቷ ሮሀ ላይ አረፍን፡፡ ከዚህች የላሊበላ ውቅር አብያተ ክርስቲያናት መገኛ፣ የዛጉዌ ሥርወ መንግሥት መናገሻ፣ የዓለም ሕዝብን አጃኢብ ያሰኘ የሥነ ሕንፃ ጥበብ ከሰፈረባት ከተማ ታሪክ እንደ ወንዝ ጅረት ከአንደበቱ ኩልል እያለ ሲወርድ ቢውል የማይደክመው ፈገግታ ለሰከንዶች ክፍልፋይ እንኳን ከገፅታው የማይታጣ ሌላው የአገሬ ሰው ጠበቀን (አዲስ)፡፡ ጭሱ የአካባቢውን አየር በመልካም መዓዛ ከአወደው ጊርጊራ ጀርባ አንዲት የደም ገንቦ የመሰለች ውብ ሴት አርሂቡ አለችን፡፡ እኛም ሳናንገራግር ከቡናዋ ታድመን የላሊበላ ውቅር አብያተ ክርስቲያናትን ለመጎብኘት ተነሳን፡፡ አዲስም ከጊዜ እየተሻማ ሁሉን አስዳሰሰን፡፡ ወቅቱ ዐቢይ ጾም ነበርና ሁሉም ቤተ መቅደሶች ለማስቀደስ በመጡ ምዕመናን ተሞልተዋል፡፡ በመስቀል ቅርፅ እየተንቦለቦለ ከሚወጣው ጭስ ስር ቆሞ በምዕመኑ መሀል ጎብኚ ይዞ መንቀሳቀስ ለጥሞና የመጡ ምዕመናንን ይረብሻል፡፡ በሌላ በኩል እዚህ ድረስ የአገሬን ታሪክ አይተው ለዓለም ሊመሰክሩ የመጡ ሰዎች ይዘው መሄድ አለባቸው በሚሉ መንታ ሐሳቦች ወደ መሀል ሆኖ ላፍታ ካሰበ በኋላ ከጭንቅላቱ ጀምሮ እስከ ታች ካጣፋው ነጠላ ሥር አንድ እጁን ጭሱ ወደሚወጣበት ግድግዳ እየጠቆመ ይህ ሥጋ ወደሙ የሚጋገርበት ሥፍራ ነው አለ፤ ጎብኚዎቹ በሚረዱበት ቋንቋ፡፡ በዚህ መልኩ ያስጀመረን የጉብኝት ጉዞ አፍን አስከፍተው ልብን ይዘው በሚጓዙ ትረካዎች ቀጥለው ዋሉ፡፡ ጀምበር ወደ ማደሪያዋ ስትገባ እኛም ለዕለቱ ወደተያዘልን ማደሪያ ሄደን በቀጣዩ ቀን ማለዳ ተነሳን፤ ዛሬም ሌላ የጉዞ መዳረሻ አለን ወደ ኢትዮጵያ የሥልጣኔ እምብርት አክሱም፡፡ ታዲያ ጉዞአችን ያለሸኚ አልነበረም፤ ትናንት ከተማው ከተማችን እስኪመስለን ሁሉን ያስጎበኘን ሰው ዛሬ ጓዛችን ተሸክሞ ሰላም ግቡ ሊለን አውሮፕላን ማረፊያ ድረስ ሸኘን፡፡ የሌላውን ባላውቅም ለእኔ አንድ አብሮ አደጌን ለረዥም ጊዜ ተለይቼው የሄድኩ ያህል ተሰማኝ፡፡ አክሱም የደረስነው ረፋዱ ላይ ነበር፡፡ ከተማዋ ላይ በርካታ ጎብኚዎች ይስተዋላሉ፤ በየሆቴሉና በአገልግሎት መስጫ ሥፍራዎች፣ በሙዚየምና በአክሱም ሐውልቶች አካባቢ እንዲሁም የቅዱሱ ታቦት ማደሪያ በሆነችው አክሱም ጽዮን ማርያም ቤተ ክርስቲያን ከምሳ በኋላ ለምናደርገው ጉብኝት በጉዞ ለደከመው ጉልበታችን ኃይል መሙላት አስፈላጊ ነውና እጅ የሚያስቆረጥም ስልስ በህልበት በላሁ፡፡ አይ ባልትና! ከአንዱ ጥግ በወርቀዘቦ ጥለት የተዋበ የባህል ቀሚስ ለብሳ በረዶ የመሰሉ ነጫጭ ሲኒዎችን ረከቦቷ ላይ ደርድራ አንገተ ረጅም አፍንጫ አልባ ጀበና የተጎለተበትን ምድጃ በመሽረፊት ታራግባለች፡፡ ጠጋ ብለን አጠገቧ ከተደረደሩት ዱካዎች ላይ አረፍ አልን፡፡ አንገቷን ሰበር አድርጋ ታዘዘችን፣ ስሟን ጠየቅናት አልማዝ አለችን፡፡ ከንፈሩዋን ላመል አላቃ ድርድር ብሎ የበቀሉ ጥርሷን እያሳየች፡፡ አቤት የጎንደሩ አቤ ይህን ሳቅ ቢያይ ወሽከተ ማለት እንደዚህ ነው ይለኝ ነበር፡፡ አልማዝ መልክ ብቻ አልነበረችም፤ የዶሮ ዓይን የመሰለ ቡናዋ፣ ከተማዋን አስመልክቶ ለምንጠይቃት ጥያቄ በመረጃ አስደግፋ የምትሰጠን መልስ ቀልቤን ያዘው፤ በነገራችን ላይ አክሱም ልብ ያልኩት ሌላም ነገር ነበር የባጃጅ ነጂው፣ ታክሲ ሾፌሩ፣ ተማሪው፣ መንገደኛው ከተማው ላይ ስላሉ የቱሪስት መስህቦች ሲጠየቅ አላውቅም የሚለው ነገር የለም፡፡ ይልቁኑም ከታሪክ ድርሳናት ጋር ቢመሳከር ዝንፍ የማይል ምላሽ ይሰጣሉ እንጂ፡፡ በየመዳረሻው ያለው ጊዜ አጭር ስለሆነ የአልሚን ቡናና ወግ ለመሰናበትና ቀጣዩን ረጅም ጉዞ በንቃት ለመጓዝ እንዲረዳን ማልደን ቡናዋን ከበብን፡፡ ቅዳሜ መጋቢት 15 ቀን 2010 ዓ.ም. ሰባት ጉልበታቸው ለማንኛውም መልክዓ ምድር አስተማማኝ የሆነ ላንድክሩዘር መኪናዎች ከ1-7 ቁጥር ከጀርባቸው ለጥፈው ከአክሱም ከተማ ወደ ምሥራቅ አቅጣጫ ጉዞ ጀመርን፡፡ አንዱን ተራራ ሲጨርሱ ሌላ ተራራ እየተተካ የሙቀቱም መጠን ከለመድነው እየጨመረ 1 ቁጥር በተለጠፈበት መኪና እየተመራን ጉዞአችንን ተያያዝነው፡፡ የዓድዋ ተራሮችንና የገርዓልታ ተራሮችን በካሜራ ለመያዝ ከተደረገው የአፍታ ዕረፍት በስተቀር መኪናዎቹ በተያዘላቸው ጊዜ አፍዴራ ለመድረስ መገስገሱን ተያይዘውታል፡፡ ቀጠሮአቸው ከሰው ጋር አልነበረም፣ ከተፈጥሮ ጋር እንጂ፡፡ እዚያ ጋ ፀሐይ ወደ ማደሪያዋ ስትገባ ለማየት በርካታ ጎብኚዎች አድማስ አቋርጠው ይመጣሉ፡፡ ምክንያቱም ከቦታው ያለው ተፈጥሮ ልዩ ውበታማ ነው፡፡ የክልሉ መግቢያ ላይ የምትገኘው በርሃሌ ላይ ለቀጣይ ጉዟችን የሚያስፈልጉንን መንገድ መሪዎችና ፖሊሶች (ስካውቶች) ጭነን መንገዳችንን ጀመርን፡፡ የእኔ ወግ መውደድ ላይ የተፈጠሩ መልካም ዕድሎች ይመስሉኛል፡፡ አንደኛው መንገድ መሪ (ሐጂ ሁሴን) እኔ የተሳፈርኩትን መኪና ጋቢና በር ከፍተው እንደገቡ በሾፌራችን (ብሩክ) የሙዚቃ ምርጫ ብቻ ደምቆ የቆየው የመኪናችን ድባብ ወደሌላ ምዕራፍ ተሻገረ፡፡ የ70 ዓመቱ አዛውንት ሐጂ ሁሴን መንገዱን ከታሪክ ጋር እያቆራኙ ለአንድ ዓረፍተ ነገር የሦስት ቋንቋዎች ቃላት ያስረዱን ጀመር (አማርኛ፣ አፋርኛና ትግርኛ)፤ ልክ ‘Despicable Me‘ በተሰኘው ፊልም ላይ እንዳሉት የሚኒየንስ ገፀ ባህሪያት፡፡ እንዲህ እያልን ደረቱን ለሰማይ ገልጦ ወደ ተዘረጋው ነጭ የበረዶ ምንጣፍ ከመሰለ የጨው ባህር ደረስን፡፡ ቀኑን ሙሉ ሲፈነቅሉና ቅርፅ ሲያወጡለት የዋሉትን አሞሌ ጨው በግመሎቻቸው ጀርባ ላይ ጭነው፣ ግመሎቻቸው እንዳይለያዩ በገመድ አቀጣጥለው ወደምትጠልቀው ጀንበር አቅጣጫ የሚጓዙትን የሲራራ ነጋዴዎች መመልከት፣ የሆነ ዓይነት ስሜት ይፈጥራል፡፡ ልክ በሰፊው በተወጠረ ሸራ ላይ የእጅ ሥራ የተቀላቀለበት ፎቶን እንደመመልከት ዓይነት ነጋዴው ጨው ከላቡ ጋር ተቀላቅሎ ሲወርድ የዋለበት ግንባሩ ድካሙን ቢያሳብቁበትም፣ በድካም የዛሉ እጆቹን ለሰላምታ ከፍ ከማድረግ ግን አላገደውም፡፡ ይህን ቅፅበታዊ ነገር አይተን ሳንጨርስ ልክ እንደተወረወረ ሁሉ ጀንበሯ ከተራሮቹ ጀርባ ወደቀች፡፡ እኛም በሙቀትና በድካም የዛለ ሰውነታችንንና በውኃ ጥም የተጣበቀ ላንቃችንን ይዘን ከዚያ እንደ ጥጥ ከነጣ የጨው መሬት ላይ ወዲህ ወዲያ እንላለን፡፡ እንግዶቹ አሁንም ካሜራዎቻቸውን ከተዘረጋላቸው የተፈጥሮ ማዕድ እያጎረሱ ቢሆንም፣ የሁሉንም ቀልብ የሚስብ ማዕድን ዘርግቶ የሚጠብቀን ሌላ ባላገር ከዚያ ከጨው ሜዳ መሀል አገኘን፡፡ የደረቀ ጉሮሮአችንን በቀረበልን እህል ውኃ አርሰን ስለዕለቱ ማደሪያችን ምንም ሐሳብ አላደረብንም ነበር፤ ሰው በልቶ የሚጠግብ የማይመስለው ባላገሩ እራታችንን አጥግቦ ላዳር አዘጋጀን፡፡ ሰፊ ሜዳ ላይ በጣም ብዙ ባለ አራት እግር የአልጋ ዓይነት ርብራቦች ላይ የተዘረጉ ፍራሾች መደዳውን ተድርድረዋል፤ ከላይ የአልማዝ ፍንጥቅጣቂ እንደተለጠፈበት ጥቁር ጨርቅ ሰማዩ ከዳር እዳር ተወጥሯል፣ ከስር የቀኑን ሙቀት ለማሳበቅ ግለቱን ያለቀቀ አሸዋው ከመሀል እስኪጠፋቸው ድብን ያለ እንቅልፍ የወሰዳቸውን ሰዎች እያየሁ ቤቴን አሰብኩ፤ ልተኛ ስል በሰረገላ ቁልፍ ቆልፌ ትሪና ሌሎች ተንኳኪ ነገሮችን የማስደግፍበት በር ላይ ጎኔን ፍራሹ ላይ አድርጌ ቤቴ እቆጥረው የነበረውን ጣሪያ በኮከብ ተክቼ እንቅልፌን መጠባበቅ ጀመርኩ፡፡ ወይ እንቅልፍ ድሮም እሹሩሩ በሉኝ የሚለው የኔ እንቅልፍ ደብዛው ጠፋ፡፡ ሲነጋ ገና ሰማይና ምድሩ ከመላቀቃቸው የምሥራቋ ፀሐይ ምድሪቱን ተረክባ ያገኘችውን ታነድ ጀመር፡፡ እኛም ከዚህ ሳትብስ መሬት ላይ የፈሰሰው የቀለም ውህደት የሠዓሊ ሸራ እንጂ ተፈጥሮአዊ መልክዓ ምድር ወደማትመስለው ወደ ዳሎል አመራን፡፡ ሲረግጡት እግር ሥር ፍርክስ እያለ ጉዞ በሚገታው የተቃጠለ ድንጋይ ላይ በሐጂ መሪነት የጉንዳን ዓይነት ሠልፍ ይዘን ተጓዝን፡፡ ወደ ስፍራው የሚጓዙ ሁሉም ሰዎች አወቁንም አላወቁንም የራሳቸውን ድካም ሸሽገው የእኛን ሞራል እየገነቡ ወደ ሥፍራው የምናደርገውን ጉዞ አጓጊ አደረጉልን፡፡ እንቅልፍ ባይኔ ሳይዞር ያደርኩት እኔ ያን ቀለም የተረጨበትን መሬት ለማየት በማደርገው ጉዞ የረገጥኩት ድንጋይ ተፈርክሶ ልወድቅ ስል በእጄ የተደገፍኩት ድንጋይ የቀኝ እጄን ፍቆ ቢያልፍም የተንከባካቢዎቼን ቁጥር ግን ጨምሮታል፡፡ ግማሹ ከሥፍራው ከሚገኝ ማዕድን መድኃኒት ሲቀምምልኝ፣ ግማሹ እጆቼን ይዞ ወደ መኪናዬ መለሰኝ፡፡ ሰባቱ መኪናዎች የበፊት ቅደም ተከተላቸውን ሳይለቁ ሌላ ረጅምና ፈታኝ ጉዞ ተጀመረ፡፡ ወደ ጭሳማው ተራራ ኤርታሌ፡፡ አባላን ረብቲንና ሌሎችም ሰፋፊ በግራር የተሸፈኑ ቦታዎችን አልፈን ከአሸዋ ሜዳ ላይ ገባን፡፡ እዚህ ለምልክት የሚያዝ ምንም ዓይነት ነገር በሌለበትና ነፋሱ አሸዋውን እያነሳ ሲበትን እንኳን ሌላውን እርስ በርስ መተያየት በሚያቅትበት ቦታ፣ ሐጂ ብቻ እጃቸውን ወደ ግራ ወደ ቀኝ እያደረጉ አቅጣጫ ይጠቁማሉ፡፡ ነገር ግን ይህ ለሁሉም ሾፌር ፈታኝ በሆነ መንገድ ላይ የሐጂ ጥቆማ ብቻ በቂ አልነበረም፡፡ የሆነ ምትሀታዊ ኃይል ካልተጨመረ በስተቀር፡፡ እዚህ ምንም ዓይነት የመገናኛ መረብ ከማይሠራበት ሥፍራ ከመኪናዎቻችን መካከል አንዱ ድንገት ከአሸዋው ውስጥ ገብቶ ለመንቀሳቀስ አዳጋች ሁኔታ ውስጥ ሲገባ የእያንዳንዳችን ልብ ይህ ነው በማይባል ፍርሃት ተያዘ፡፡ ነገር ግን መቼም እንኳን በዚህ ጭንቅ ሰዓት ወትሮም መተባበር ባህላቸው ነው ያገሬ ልጆች፣ ብዙ ደክመው ደግሞ ብዙ ስልት ፈጥረውና ታግለው ታደጉት፡፡ የእያንዳንዱ ሰው ጉልበት በሙቀትና በጉዞ ቢደክምም መኪናውን ከአሸዋው ለማስወጣት በሚደረገው ጥረት ያደረጉት ርብርብ ሲታይ አጃኢብ ያሰኝ ነበር፡፡ እንዲህ እንዲህ እያልን በሐጂ የምናብ ካርታና ኮምፓስ ታግዘን ከጭለማው ተራራ እግርጌ ከተምን፡፡ ወደ ተራራው ጫፍ የሚደረገው ጉዞ ለዓይን ያዝ ሲያደርግ ስለሚጀመር ተጓዦች ኃይል ለማሰባሰብ የሚረዳቸውን ነገር ለመሙላት አሁንም ከጉዟችን ስንቅ አቀባይ ከባላገሩ ማዕድ ላይ አሉ የሚባሉ ኃይል ሰጪ ምግቦች ታደምን፡፡ አሁን በአቅሙ የሚተማመን ብቻ ለጉዞው ሲሰናዳ እኔ ግን አንድም በእንቅልፍ እጦትና በድካም መዛሌ በሌላ ጠዋት ዳሎል ያጋጠመኝ ነገር የማስጠንቀቂያ ደወል ስለመሰለኝ ከተራራው ግርጌ የሚቀረውን ቡድን ተቀላቀልኩ፡፡ አሁንም የትናንትናው ዓይነት ሰማይ፣ ከባድ ነፋስ፣ አሸዋ ላይ መደዳውን የተደረደሩ በርካታ ፍራሾች ስመለከት በመንገዳችን ላይ ስለሥፍራው ስጠይቅ በሙቀት ምክንያት የሚመጡ ትናንሽ ቀያይ እባቦች እንዳሉ ሐጂ የነገሩኝ ነገርን አስታወስኩ፡፡ እንዲህ አየር ላይ ባለ ካርታ መርተው ከዚህ ሥፍራ ያደረሱኝን ሰው እንዴት አልመን? ድካምና ፍርሃቴ የገባውና ጉዞውን በሳቅ በጨዋታ እያደመቀ መኪናችንን ሲያሽከረክር የነበረው ብሩክ በምን ዓይነት ጥበብ እንደሆነ ባላውቅም የመኪናውን የኋላ ክፍል እጅግ ምቹ ወደ ሆነ መኝታ ቀይሮ ጠበቀኝ፡፡ እንዲያ ሰማዩን ካጥለቀለቁት እልፍ ኮከቦች ዘግኜ ለመስተንግዶው ደረጃ ብሰጠው ደስ ባለኝ ነበር፡፡ ትንኝ እንኳን ወደ እኔ ዝር ሳይል ነጋ፡፡ ታዲያ ካገር ሰው እጅ ምን አጣሁ? ምቾቱን ሳይል አልጋውን ለቆ ከሚያስተናግድ፣ በጉዞ የተቃጠለ እግርን ሊጎነጭ ከያዘው ውኃ ቀንሶ ከሚያጥብ ሰው ጋር ተጉዞ ምን ሊጎድል? ኤርታሌን ለማየት ወደ ተራራው ጫፍ የተጓዙት የቻሉት በእግራቸው፣ ያልቻሉት በግመል ጀርባ ላይ ተጭነው ተመለሱ፡፡ እኛም በሥፍራው የነበረን የቆይታ ጊዜ በማብቃቱ ፀሐይዋ ሳትገር ጉዞ ጀመርን፡፡ አሁን ጆሮዬ ላይ የሚያስተጋባው ሙዚቃ ተቀይሯል ‹‹ምድሬ ጋሞ ጎፋ ዎይታ አርባ ምንጬ›› ቀጣዩ መዳረሻችን ደቡብ ነውና በውብ ተፈጥሮ ታጅቦ ወደ ሚጠብቀን የደቡብ ሰው አቀናን፡፡
የግንቦት 15ኡን አገራዊ ምርጫ ተከትሎ መግለጫ የሰጡት ሁለቱ ተቃዋሚ ፓርቲዎች ምርጫው እንዲደገም መጠየቃቸው፣ ይሄንኑ አቤቱታም ለብሄራዊ ምርጫ ቦርድ ማስገባታቸው ይታወሳል። ይህንንም አስመልክቶ የኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ መድረክና መኢአድ ያቀረቡት አቤቱታ በምርጫው ውጤት ህጋዊነት ላይ ጥያቄ የሚያስነሳ መረጃ የቀረበበት አይደለም ሲል አስታውቋል። ፓርቲዎቹ ምርጫው እንዲደገም ያቀረቡት ጥያቄም ተቀባይነት አለማግኘቱን ገልጿል። የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ ግንቦት 24, 2002 ለነዚሁ አቤቱታዎች ለመድረክ 16 ገጽ ለመኢአድ ደግሞ 14 ገጽ የሞላ የምላሽ ደብዳቤ በመጻፍ መልሷል። መድረክና መኢአድ ያቀረቡት አቤቱታ በምርጫ ውጤቱ ህጋዊነት ላይ ጥያቄ የሚያስነሳ መረጃ አልቀረበበትም ያሉት አቶ ተስፋዬ ለነዚሁ ተቃዋሚ ፓርቲዎች የተሰጡትን 30 ተጨማሪ የእጩ ማስመዝገቢያ ቀናቶች ጠቅሰው የምርጫ ቦርዱ “ለሁሉም ፓርቲዎች እኩል እድል” እንደሰጠ ገልጸዋል። የመድረክ ሊቀመንበር ፕርፌሰር በየነ ጴጥሮስ ለቪኦኤ በሰጡት አስተያየት ምንም እንኳን ፓርቲያቸው ላቀረባቸው 16 ነጥቦች ቦርዱ 16 ገጽ የሚሆን ምላሽ ቢሰጣቸውም፣ ምላሹ ለጉዳዩ የማይመጥንና እንደውም “ለዚህ ጉዳይ ክብደት የማይሰጥ አካል ድርሰት እንደጻፈ” ያህል እንደሚያዩት ገልጸዋል። ቦርዱ ነጥብ በነጥብ የሰጣቸው ምላሾች አሳማኝና ትክክለኛ አለመሆናቸውን የገለጹት ፕሮፌሰር በየነ መድረኩ ተጨማሪ መረጃ ለማቅረብ ዝግጁ እንደነበር በቅሬታ ደብዳቤው ላይ መግለጹንም ጠቅሰዋል።
ዛጊድ ካብ እንግድዓ ህዝቢ ትግራይ ዘይወረደ ናይ ፅንተት ተግባር ፀላእቲ ብዝተፈለየ ቅድን ኣገባብን እናቐፀለ እንትኸውን፤ “ኣብ ልዕሊ ሕፈስ ሰሙን ፅግዕ ይወፀን” ከምዝበሃል ውሽጣዊ ኩነታት ትግራይ ምስቲ ዝፀንሐ ብስርው ፖለቲካዊ ከይዲ ተወሲኹ ህዝብና ኣብ ኣዝዩ ሕማቕ ኩነታት ኣሎ፡፡ ብሓፂሩ እንትርአ ስርዓት ፍትሒ ትግራይ ቁልቁል ኣፉ ኣብ ዝተደፍአሉ፣ ኢኮኖሚ ትግራይ ካብ ሙሉእ ዓለም ተበቲኹ ህዝብና ኣብ ሞንጎ ሞትን ሕውየትን ኮይኑ መዓልታዊ ናብርኡ ንምቕፃል ኣብ ዝተፀገመሉ፣ ባህጊ ናፅነትን ምውሓስ ውሽጣዊ ሓርነትን ህዝብና ኣብ ሓደጋ ኣብ ዝወደቐሉን ከምኡ እውን ስርዓት ኢትዮጵያ ምእሳርን ምንግልታዕን ንፁሃት ተጋሩ ኣጠናኺሩ ኣብ ዝቐፀለሉን ኩነታት ንርከብ፡፡ 1 ህልው ኩነታት ፍትሒን ናፅነት ስራሕ ኣካላት ፍትሒን ትግራይ ብመዳይ ፍትሒ ትግራይ ኣብ ኣዝዩ ዘሰክፍ ኩነታት ከምዘላ ናይ ኣደባባይ ሓቂ እዩ፡፡ እዚ ብቐንዱ ኣካል እቲ ትግራይ ገጢምዋ ዘሎ ሕገ መንግስታውን ስርዓታውን ፀገማት ይኹን እምበር ብግብሪ ድማ ናይ ህልውና ሓደጋ ንዝገጠሞ ህዝብና ዝገደደ ቅልውላው ዘስዐቡ ተግባራት ይፍፀሙ ኣለው እዮም፡፡ በቢግዚኡ ዝወፁ ኣዋጃትን ደንብታትን ዝወፁሉን ዝፀድቕሉን ሕጋዊ ኣሰራርሓን ሰርዓትን ዘይምሕላው ከይኣክል፤ ብሕብሕቢኢተይ ኣብ ውሻጠ ተዳልዮም ዝወፁ ኣዋጃትን ደንብታትን እውን እንተኾነ ፍትሒ ንምስፋን ዝዓለሙ ኣይኮኑን፡፡ ኣብዞም ኣዋጃትን ደንብታትን ዘሎ ናይ ትሕዝቶ ጋግ ከምዘሎ ኮይኑ፤ ኣብ ሰርዓት ዳይነት ብዝርኣ ዘሎ ቅሉዕ ኢድ ኣእታውነትን ፖሎቲካዊ ፀቕጥን ፤ ኣካላት ፍትሒ ብፍላይ ድማ ዳያኑ ሞያዊ ነፃነቶም ተሓዲጎም ሰርዓት ፍትሒ ትግራይ ኣብ ኣዝዩ ዘሻቓል ኩነታት ይርከብ፡፡ ነዚ ብተዳጋጋሚ ኣብ ልዕሊ ዳያኑን ኣካላት ፍትሒን ዝፍፀሙ ዘሎው ፅዕንቶታት፣ ምፍርራሕን ምስኳንን ብቕልጡፍ ደው ክብሉ ኣለዎም፡፡ በዚ ኣጋጣሚ ነዞም ፀገማት በዲሆም ስርዓት ፍትሕን ዳይነትን ሚዛን ከይስሕት ይቃለሱ ንዘለው ኣካላት ፍትሕን ዳያኑን ድማ ውድብና ናእድኡ ይገልፅ፡፡ 2 ምሕደራ ኢኮኖሚ ትግራይ ብሰርዓት ኢትዮጵያን መላፍንቱን ብዝተነበረ ሙሉእ ዕፅዋ፤ ትግራይ ብኹሉ መዳይ ምስ ዓለም ዝነበራ ርክባት ተበታቲኹ እዩ፡፡ ከም ውፅኢቱ ድማ ህዝቢ ትግራይ ክረኽቦም ዝነበሩ ግልጋሎታት፣ ኣድለይቲ ሸቐጣት፣ መድሓኒትን ካልኦት ኣድለይቲ ጠለባትን ተኸልኪሉ ንከቢድ ብሄራዊ ሓደጋ ተቓሊዑ ይርከብ፡፡ ብፍላይ ምስ ናይ ኣዲስ ኣበባ ኢኮኖሚ ተሎቂሙ ዝፀንሐ ኢኮኖሚ ትግራይ ብወገን ስርዓት ኢትዮጵያ ብዝተነበረ ዕፅዋን ቅድም ኢሉ ኣብ ትግራይ ብዝተፈፀመ ኩሉመዳያዊ ዕንወትን መወሳወሲ ዘይብሉን ባይታ ዝዘበጠን ኮይኑ ይርከብ፡፡ ብምዃኑ ድማ ኣብ ናይ ውሽጢ ምህርትን ልውውጥ ንግድን ጥራሕ ዝተደረኸ ኣዝዩ ድሩት ናይ ኢኮኖሚ ምንቅስቓስ ክኸውን በቒዑ ኣሎ፡፡ ኣብ ትግራይ ዘሎ ኢኮኖሚ ናይ ሓደጋ እዋን ኢኮኖሚ ስለዝኾነ ነዚ ዝምጥን ኣሰራርሓን ሰርዓትን ምዝርጋሕ ድማ ግድን ይብል፡፡ ይኹን እምበር ኣብ ትግራይ ነቲ ኩነታት ዘበኣእሱ ተግባራት ብግብሪ ብወገን ኣብ ስልጣን ዘሎ ኣካል ይፍፀሙ እዮም ዘለው፡፡ ርኡይ ናይ ህልውና ሓደጋ ገጢምዎ ብጥምየትን ዓፀቦን ዝሳቐ ዘሎ ህዝብና ንምድሓን አሳታፊ ብዝኾነ ከይዲ ውሽጣዊ ምህርትን ቀረብን ዝውስኹ ናይ ሓደጋ እዋን ፖሊስታትን ትካላትን ኣብ ክንዲ ምትእትታው፤ ብኣንፃሩ ብፃዕርን ተበግሶን ነጋዶ ናብ ዕዳጋ ዝቐርቡ መሰረታዊ ሸቐጣት ንምቁፅፃር ዝተወሰዱ ስጉምታት ኢኮኖሚያዊ ፀገማት ህዝብና ከጋድዱ ይርኣይ ኣሎ፡፡ ከም መርአያ ድማ፡ ኣብ ዋጋ ጣፍ ዝወፀ ተመንን ኣብ ኢድ ውልቀ ሰባት ዘሎ ገንዘብ ናብ ባንኪ ክኣቱ ዘገድድ መምርሕን ውፅኢቶም ብግልባጡ ኮይኑ ተረኺቡ እዩ፡፡ ብሰንኪ እዚ ስሑት ተግባር ድማ ገንዘብ ካብ ባንኪ፡ ጣፍ ድማ ካብ ዕዳጋ ጠፊኦም፤ ናይ ገንዘብ ዝውውር ይኹን ዕድጊት ጣፍ ኣብ ፀሊም ዕዳጋ ብኣዝዩ ክባር ዋጋ ይሳለጥ ኣሎ፡፡ ስለዝኾነ ኣብ ውሽጣዊ ዓቕምን ርእሰ ምርኮሳን ዝተደረኸ ናይ ሓደጋ እዋን ናይ ኢኮኖሚ ፖሊሲ፣ ኣሰራርሓ፣ ትካላትን ዓቕምታትን ምፍጣርን ምጥያሽን ኣብ ዝጠልበሉ ኩነታት ከምዘለና ክፍለጥ ኣለዎ፡፡ ብናይ ነጋዶን ሰብሃፍትን ትግራይ ፃዕሪ፣ ተበለሓታይነትን ተበግሶን ኣብ ዕንወትን ዕፅዋን ዘሎ ኢኮኖሚ ትግራይ ብውሱን ዓቕሙ ክሳለይን ትንፋስ ብዙሓት ተጋሩ ክቕፅልን ዘበርክትዎ ዘለው ታሪኻዊ ግደ ዝያዳ ክስውድ ዘለዎ ተግባር እዩ፡፡ ስለዚ ነጋዶን ሰብ ሃፍትን ትግራይ ብሕፅረት ሸቐጣትን ናህሪ ዋጋን ዕለታዊ ናብርኡ ምድፋእ ዝኸበዶ ህዝብና፤ ኣብ ዝርገሐን ኣቕርቦት መሰረታዊ ሸቐጣትን ዘለው ፀገማት ብምቅላል ብርትዓዊ ዋጋን ምኽንታዊ ቀረብን፡ ፀገማት ህዝብና ኣብ ምንካይ ብሄራዊ ግብኦም ክዋፅኡ ይግባእ፡፡ 3 ማእሰርቲ ተጋሩ ኣብ ዝሓለፉ ኣርባዕተ ዓመታት ብመንነቶምን ፖለቲካዊ መርገፂኦምን ብስርዓት ኢትዮጰያ ዝተሓየሩ ተጋሩ ማእለያ የብሎምን፡፡ ኣብ ልዕሊ ህዝብና ዝተኣወጀ ኩናት ዘርኢ ምፅናት ስዒቡ ድማ ብጣዕሚ ብዙሓት ተጋሩ ኣብ ብዙሓት ከባብታት ኢትዮጵያን ምዕራብ ትግራይን ኣብ መዳጎኒ ማእኸላት/Concenetration camps/ ተኣሲሮም ኣብ ኣዝዩ መስካሕክሒ ኩነታት ይርከቡ፡፡ እዚ ብሄራዊ መንነት ተጋሩ ዒላማ ዝገበረ ናይ ጭውያን ምድጓንን ተግባር ስርዓት ኢትዮጵያ ሐዚ እውን ኣይዛረየን፡፡ ኣብ ቀረባ መዓልታት እውን ንኣመራርሓ ውድብ ባይቶና ኣይተ ክብሮም በርሀ ሓዊሱ ንብዙሓት ተጋሩ ምእሳር ቀፂሎምሉ ኣለው፡፡ ስለዝኾነ ንኣይተ ክብሮም በርሀ ሓዊሱ ኣብ ዝሓለፉ ኣርባዕተ ዓመታት ብመንነቶም ጥራሕ ዝተኣሰሩ ብዓሰርተታት ኣሻሓት ዝቑፀሩ ተጋሩ ብቕልጡፍ ክፍትሑን ዛጊድ ዝቕፅል ዘሎ ጭውያን ማእሰርትን ተጋሩ ደው ክብልን ሐዚ እውን ውድብና ፃውዒት የቕርብ፡፡ 4 ቃልሲ ናፅነትን ውሽጣዊ ሓርነትን ህዝቢ ትግራይ ካብ ዝተኣወጀሉን ዝተፈፀመሉን ናይ ፅንተት ተግባር ተናጊፉ፤ ብዘላቕነት ሃላዋቱ ውሐስ ዝኸውን ዴሞክራስያዊትን ሉእላዊትን ሃገረ ትግራይ እንተግህድ ምዃኑ ክሰሓት የብሉን፡፡ ዋጋ መስዋእቲ፣ መቑሰልቲ፣ ጉድኣትን ሃሰያን ህዝብና ሓርነትን ናፅነትን ትግራይ እዩ፡፡ ስለዚ ቅድም ኢሉ ዝፍፀም ዝነበረን ሐዚ ድማ ብዝኸፍአ መልክዑ ዝቕፅል ዘሎን ግፍዕን መከራን ንሓንሳብን ንዘልኣለሙን ደው ንክብል ብኹሉ መዳይ ዝሓሸት ሃገረ ትግራይ ንምግሃድ ኩሉ ትግራዋይ ብዘይምርብራብ ክነጥፍ ኣለዎ፡፡ ምስዚ ተዛሚዱ ናይ ሓርነትን ናፅነትን ቃልስና ንምኹላፍ ዝንቀሳቐሱ ውሽጣውን ደጋውን ሓይልታት ከምዘለው ንሒደት እውን ክዝንጋዕ የብሉን፡፡ ስለዚ ድማ መላእ ህዝብና፡ ባህግኻን መፃኢ ዕድልካን ንምሕንካር ንዝተወጠኑ ተግባራትን ምንቅስቓሳትን ብትኹረት ክትከታተልን ግቡእ ቃልሲ ክትገብርን ሳልሳይ ወያነ ትግራይ ደጊሙ ይፅውዕ፡፡ መዋፅኦ ትግራይ ነቲ ሐዚ ከም ህዝቢ ገጢሙና ዘሎ ፀገም ዝምጥን መፍትሒ ምንባር እዩ፡፡ ባህሪ እቲ ዘለናዮ ኩነታት ድማ ኣዝዩ ዝተሓላለኸን ተሳትፎ ኩሎም ሰብ ግደ ዝጠልብን ስለዝኾነ፡ ኩሉ ትግራዋይ በዓል ቤት ዝኾነሉ ሓቋፋይ ፖለቲካዊ ከይዲ ብቕልጡፍ ክጅመር ኣለዎ፡፡
የገበያኑ ዩቲዩብ ሚዲያ መስራችና አዘጋጅ ሰለሞን ሹምዬ፣ የፍትሕ መጽሔት ማኔጂንግ ዳይሬክተር ተመስገን ደሳለኝ፣ የሮሃ ዩቲዩብ ሚዲያ አዘጋጇ መዓዛ መሐመድ፣ “ኢትዮ ንቃት” የተሰኘ ዩቲዩብ ሚዲያ መስራች እና አዘጋጅ መስከረም አበራ አጋሩ ፍ/ቤት የመስከረም አበራን ዋስትና ሲያፀና ተመስገን ደሳለኝ ላይ ክስ እንዲመሰረት አዘዘ share Print “ኢትዮ ንቃት” የተሰኘ ዩቲዩብ ሚዲያ መስራች እና አዘጋጅ መስከረም አበራ በ30 ሺህ ብር ዋስትና ከእስር እንድትፈታ የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት አራዳ ምድብ የጊዜ ቀጠሮ ችሎት፣ ትናንት ሰኔ 6/2014 ዓ.ም የሰጠው ውሳኔ እንዲፀና የፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት በዛሬው ዕለት ትዕዛዝ ሰጥቷል፡፡ በፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ የስር ፍርድ ቤት የተሰጠው የዋስትና መብት እንዲሻር መርማሪ ፖሊስ ትናንት ያቀረበውን ይግባኝ አዳምጦ፣ ውሳኔ ለመስጠት ለዛሬ ቀጠሮ ሰጥቶ የነበረው የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት፣ የፖሊስን ይግባኝ ውድቅ አድርጓል፡፡ በዚህም ፍርድ ቤቱ “መስከረም በ30 ሺህ ብር ዋስ ከእስር ትለቀቅ” በሚል የስር ፍርድ ቤቱ የሰጠውን ውሳኔ እንዳጸና ጠበቃዋ አቶ ሄኖክ አክሊሉ ለቪኦኤ ገልጸዋል፡፡ መስከረምን ለማስፈታት የተወሰነውን የዋስትና ገንዘብ እንዳስያዙም አቶ ሄኖክ ጨምረው ገልፀዋል። ይሁን እንጂ “ጉዳዩን ወደ ሰበር ሰሚ ችሎት እወስደዋለሁ በሚል ፖሊስ አልለቀቃትም” ብለዋል፡፡ በተያያዘ ዜና ከሳምንት በፊት የዋስትና መብታቸው ተሽሮ መዝገባቸው ወደ ፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የተመለሰው የፍትሕ መጽሔት ማኔጂንግ ዳይሬክተር ተመስገን ደሳለኝ፣ የገበያኑ ዩቲዩብ ሚዲያ መስራችና አዘጋጅ ሰለሞን ሹምዬ እና የሮሃ ዩቲዩብ ሚዲያ አዘጋጇ መዓዛ መሐመድም ዛሬ ፍርድ ቤት ቀርበዋል፡፡ የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በዛሬ ችሎቱ፣ በጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ ላይ ዐቃቤ ሕግ ክስ እንዲመሰርት የ15 ቀናት ጊዜ ሰጥቶታል። ፖሊስ በተመስገን ላይ የሚያደርገውን ምርመራ አጠናቆ ጉዳዩን ለዐቃቤ ሕግ ማስተላለፉን ለፍርድ ቤት የገለጸ ሲሆን፣ መዝገቡ እንደደረሰው የገለጸው ዐቃቤ ሕግ በበኩሉ “ተደራራቢ ወንጀል ፈጽመዋል ብዬ ስለጠረጠርኳቸው ክስ ለመመስረት የ15 ቀናት ጊዜ ይሰጠኝ” ሲል መጠየቁን የተመስገን ጠበቃ አቶ ሄኖክ አክሊሉ ገልጸዋል፡፡ ዐቃቤ ሕግ “ከመጀመሪያ ጀምሮ ያለውን የምርመራ ሂደት የሚያውቅ በመሆኑ ተጨማሪ ጊዜ ሊፈቀድ አይገባም” በማለት መከራከራቸውንም የተናገሩት አቶ ሄኖክ፣ ፍርድ ቤቱ የዋስትና ጥያቄያቸውን ውድቅ በማድረግ ዐቃቤ ሕግ የጠየቀውን ጊዜ መፍቀዱን አመልክተዋል፡፡ የገበያኑ ዩቲዩብ ሚዲያ መስራችና አዘጋጅ ሰለሞን ሹምዬ፣ እንዲሁም የሮሃ ዩቲዩብ ሚዲያ አዘጋጇ መዓዛ መሐመድን በተመለከተ ደግሞ፣ ፖሊስ በሁለቱ የሚዲያ ባለሞያዎች ላይ የሚያደርገውን ምርመራ አለማጠናቀቁን ገልጾ ተጨማሪ 14 ቀን እንዲሰጠው ጠይቋል፡፡ የግራ ቀኙን ክርክር ያዳመጠው ፍርድ ቤቱ ለፖሊስ ዛሬን ጨምሮ ስድስት የምርመራ ቀናትን በመፍቀድ፣ ለሰኔ 13/2014 ዓ.ም ቀጠሮ እንደሰጠ ነው አቶ ሄኖክ ገልፀዋል።
በ 19 ኛው ጊዜ የሐሰት ነገር ችግርጉሮሮ SWABየበሽታው መከላከል እና ቁጥጥር ፊት ለፊት የሚዋጋ የሕክምና ሰራተኞችን እያሰቃየ ነው. ይህንን ችግር እንዴት መፍታት እንደሚቻል? ለፋይሉ የኒው ስያሜክ አሲድ ምርመራ የኒሚሚክ ስብስብ ትክክለኛነት ቁልፍ ምንድነው? ሶስት ዋና ዋና ምክንያቶች አሉ የጉሮሮ ማጠቢያ ስዋብ ስብስብ ጥልቀት? የድንጋይ ንጣፍ ምን ያህል ጊዜ mucosa ን? የፋይለኛ ስዋብ ናሙና ናሙና \"ወደ ነጥብ\" ወይም ለማጥፋት ጠቁም? ኦሮፋሪንግ ስዋቦች ስብስብ ምክሮች 1. ከናሙናዎች ፊት ዝግጅት: - ለታካሚው ናሙና ቱቦ ይስጡት, ህመምተኛው ቱቦውን እንዲወስድ, በሽተኛው እንዲያውቅ እንዲችል ለታካሚው ማሳወቅ ናሙርት ናሙና በሚኖርበት ጊዜ በ NASOPARORINGAMENGAME የማነቃቂያ ማነቃቂያ ለመቀነስ ህመምተኛውን በአቀባዊ ለማተኮር, ለታካሚው ትዕቢተኛውን በአቀባዊ ማተኮር አለበት. 2. በናሙና ወቅት የሰውነት አቋም-መቀመጫውን ወይም ከፊል የመቀመጫ ቦታን ይውሰዱ, የታካሚውን ጭንቅላቱን በጥቂቱ ያጥፉ, አፉን ይክፈቱ እና ጭንቅላቱን በግድግዳው ወይም ወንበሩ ጀርባ ላይ ያርፉ. 3. የናሙና አሠራሩን ስጠና: የታካሚውን ቋንቋ በምላስ ጭካኔ ተጭነው ረዥም \"አህብ - \" ድምፅ. በአስተዳዳሪዎቹ የመታጠቢያ ገንዳዎች ላይ እና \"ወደ ግራ እና ወደ ኋላ \" \"ወደ \" ግራ እና ቀኝ \"\" ወደ \"ግራ እና ቀኝ \" \"ወደ \" ግራ እና ቀኝ ኋላ \"\" \"\" ወደ \"ግራ እና ቀኝ \" \"\" ወደ ግራ ማጠፊያ እና \"\" \"ወደ ግራ እና ወደ ቀኝ \" \"\" \"ወደ \" የቀኝ እና ቀኝ ኋላ \"\" \"ወደ \" ግራ እና ቀኝ \"\" \"የቀረው \" ቀኝ ኋላ \"\" \"ወደ \" ቀኝ እና ወደ ኋላ \"እና\" አንደበት, ጥርሶች እና ድድ. አለመቻቻል በሚኖርበት ጊዜ ያቁሙና እረፍት ያድርጉ እና እንደገና ይሞክሩ. 4. ጥንቃቄዎች: - ከኦሮፋሪስትሪ ማያውቁ በፊት የውሃ ማጠራቀሚያ ከመጠጣት በፊት ከፋይኒክስክስ ጋር ተያይዞ የተያዘውን ቫይረስ ይደመሰሳል, በተለይም ሙቅ ውሃ ይጠጣል የቫይረሱ እንቅስቃሴን ይከለክላል. የፋይለር ስያሜት ቼክሊክ አሲድ መለየት ትክክለኛነትን ለማሻሻል የታካሚውን የፋይለር ስዋዝ ቼክሊክ አሲድ ምርመራን ለማረጋገጥ ታካሚው ከ5-30 ደቂቃዎች ውስጥ ውሃ እንዳይጠጡ ይጠይቁ. ጥሩ የጉሮሮ ተጋላጭነት ያላቸው ህመምተኞች የናሙናውን የሥራ ተጋላጭነት ለመቀነስ ረጅም ፀጉር እንዲኖራቸው አይመከርም. አንቲጂን የማጠራቀሚያ ሙከራ ወጪ biocredit አንድ እርምጃ ፈጣን ሙከራ ዋጋ ፈጣን የሚቀያይሩ ፈተናዎች አቅራቢዎች መካከል የጋራ ዝርዝር ዲዊ ሰው የፀረ-ጥንቃቄ ሙከራ ወጪ ለሽያጭ ፈጣን igg ፈተና የኢንፍሉዌንዛ የአፍንጫ ስዋብ ዋጋ አንቲጂን የብሔራዊ ሙከራ ለሽያጭ አንቲጂን RTK ሙከራ ለሽያጭ አንቲጂን ሙከራ ኮሎላይድ የወርቅ አቅራቢ APA iu tanu antight ፈጣን የሙከራ ወጪ
ሙዚየሙ ከደሴ ወደ አዲስ አበባ መውጫ በስተቀኝ የሚገኘውና በተለምዶ ዲቪዥን በመባል ከሚጠራው ቦታ ላይ የሚገኝ ሲሆን፤ ከተደራጁ ሙዚየሞች ውስጥ አንዱ እንደሆነ ተነግሯል፡፡ በሙዚየሙ ውስጥ ከአጼ ምንልክ ለንጉስ ሚካኤል የተበረከተው ስልክ፣ በአድዋ ጦርነት ጥቅም ላይ የዋሉ መሳሪያዎች እና በርካታ ውድ ቅርሶች ይገኙበታል፡፡ አንጎለላ አንጎላላ የአድዋ ጦርነት የመሩት የአጼ ምኒልክ የትውልድ ቦታ ነው፡፡አንጎለላ አድዋ ላይ ጣሊያንን ድል ያደረጉት የሆኑት ዳግማዊ አጼ ምንልክ እና ፊታውራሪ ገበየሁ(አባ ጎራው) የተወለዱባት ከተማ ናት፡፡ በአድዋ ጦርነት ሲፋለሙ የወደቁት የፊታውራሪ ገበየሁ አጽም ያረፈውም በከተማዋ በሚገኘው አንጎለላ ኪዳነ ምህረት ቤተ ክርስቲያን ነው፡፡ ውጫሌ ለታሪካዊው የአድዋ ጦርነት መነሻ በመሆን ከሚጠቀሱ ምክንያቶች መካከል የውጫሌ ውል ቀዳሚው ነው፡፡ የውጫሌ ውል በንጉሥ ምኒልክ እና በጣሊያን ንጉሥ ኡምቤርቶ ወኪል ኮንት ፔዮትሮ አንቶሎኒ መካከል በአሁኗ በአምባሰል ወረዳ ውጫሌ በምትባል ቦታ ሚያዚያ 25 ቀን 1881ዓ.ም የተደረገ የውል ስምምነት ነው፡፡ የውጫሌ ውል 20 አንቀጾች የነበሩት ሲሆን በኢትዮጵያውያን ዘንድ ከፍተኛ ተቃውሞ ያስነሳው አንቀጽ 17 ነው፡፡ አንቀጽ 17 በአማርኛ “የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት ለሚፈልጉት ጉዳይ ሁሉ በኢጣሊያ መንግስት አጋዥነት መላላክ ይቻላቸዋል፡፡” የሚል ሲሆን ቀጥተኛ ትርጉሙም የኢትዮጵያ መንግስት ከፈቀደ ወይንም ከፈለገ በኢጣሊያ በኩል ከውጭ መንግስታት ጋር ግንኙነት ማድረግ እንደሚችል የሚጠቅስ ነው፡፡ የአንቀጹ የጣሊያንኛ ትርጉም ግን “የኢትዮጵያ መንግስት ከውጭ አገር መንግስታት ጋር የሚያደርገውን ግንኙነት በኢጣሊያ መንግስት አማካኝነት ማድረግ ይገባዋል፡፡” የሚል ነበር፡፡ ኢትዮጵያ ይህ አንቀጽ ሉአላዊነትን የሚጥስ በመሆኑ ውሉ ይፍረስ ስትል ጥያቄ ብታቀርብም፣ በጣሊያን በኩል ተቀባይነት በማጣቱ የአድዋ ጦርነት ሊቀሰቀስ ችሏል፡፡ ወረኢሉ ወረኢሉ በደቡብ ወሎ ዞን ከሚገኙ ወረዳዎች ውስጥ አንዷ ናት። ከተማዋ ቀደም ባለው ጊዜ ‹‹ዋሲል›› በመባል ትጠራ እንደነበረ ይነገራል፡፡ አንዳንዶች ግን የከተማዋን መመስረት ከአጼ ምኒልክ ዘመነ መንግስት ጋር ያገናኙታል፡፡ በታሪክ የወረኢሉ ስም ጎልቶ የሚነሳው ዳግማዊ አጼ ምኒልክ ለአድዋ ጦርነት የክተት አዋጅ በአሳዋጁበት ጊዜ የሸዋ እና ደቡብ ሰራዊት በአንድ ማዕከል እንዲሰባሰብ የመረጧት ቦታ በመሆኗ ነው፡፡ በዘመኑ ለሰራዊቱ ትጥቅ እና ስንቅ ማዘጋጃ ማዕከል በመሆንም ለተመዘገበው ድል ከፍተኛ አስተዋጽኦ አበርክታለች፡፡ ከታሪካዊነቷ አንጻር ሲታይ ወረኢሉ አሁንም ከፍተኛ የመሰረተ ልማት ችግር እንዳለባት ይነሳል። አድዋ አድዋ በ1888 ዓ.ም ጦርነቱ የተካሄደበት ቦታ ሲሆን፤ ጦርነቱ በኢትዮጵያ ድል አድራጊነት በመጠናቀቁ ምክንያት በየአመቱ የድል በዓል የሚከበርበት ቦታ ነው፡፡ የአድዋ መልካምድራዊ አቀማመጥ ተራራማ ሲሆን፣ ይህም ለኢትዮጵያውያን አርበኞች ማሸነፍ ሚና እንደነበረው ታሪክ ያስረዳል፡፡ በአድዋ ኢትዮጵያውያን የጣሊያንን ጦር ካሸነፉበት ጊዜ አንስቶ አድዋና የአድዋ ድል በበርካታ ሀገራት በሚገኙ ጥቅር ህዝቦች ዘንድ የነፃነት ምልክት ሆነው ተወስደዋል፤ ለነፃነት ትግልም መነሳሳትን ፈጥረዋል፡፡
ፈር መያዣ፡- ባለፈው ሳምንት በታዋቂው የሥነ ፅሁፍና የቋንቋ ሊቅ በዶ/ር ዮናስ አድማሱ ሕይወት ዙሪያ አንድ መጣጥፍ አቅርቤ ነበር፡፡ ተከታዩ እነሆ! የእስከዛሬ አንቱታዬን ትቼ፣ “አንተ” እያልኩ ነገረ ወጌን ማርቀቄም፣ የዶ/ር ዮናስ የኪነጥበብ ሰውነት የመገናኛ ብዙሃን ከለመደውና ከሚፈቅደው የአነጋገር ዘልማድ ጋር እንደሰመረ እንዲፀና ከማሰቤና ከመትጋቴ እንጂ፣ ከአጉል ድፍረቴ እንዳልሆነ ዛሬም በትህትና ልገልፅ እፈልጋለሁ… የጠፋች ኮማ (,) ፍለጋ ዶ/ር ዮናስ የራሱን የፅሁፍ ሥራ ሲሰራም ሆነ የሌሎች ሥራዎች ሲያነብ፣ ጊዜውን ብቻ ሳይሆን፣ ህይወቱንም የሚከፍል ይመስላል፡፡ የጥንቃቄ ደረጃው መለኪያ የለውም። ለድህረ ምረቃ ተማሪዎቹ፣ የክፍል ውስጥ ገለፃውንና ፎቶ ኮፒ አድርገን እንድናነብ ከሚያዘን መፃህፍት በተጨማሪ “ዳረጐት” ብሎ የሚሰጠን ማስታወሻ ምን ያህል በጥንቃቄ እንደሚያዘጋጀው ተማሪዎቹ በደንብ እናውቃለን፡፡ አንድ ገፅ የማስታወሻ ፅሁፍ እንኳ ቢሆን፣ አንድ የፊደል ወይም የሥርዓተ ነጥብ ግድፈት፣ ወይም የተዛነፈ አጠቃቀም ካየ ወረቀቱን መልሶ ይሰበስብና እንደገና አስተካክሎ አትሞ ይሰጠናል፡፡ የተማሪዎቹን ወረቀት ሲያርምም፣ ልቅም አድርጐ ነው፡፡ አንዲት ኮማ (,) የማያሳስቱ እረፍት አልባ ዐይኖቹ፣ ከማስገረም አልፈው ያስቀኑናል፡፡ ብዙ ጊዜ ዐይኖቹ፣ የአዛውንት ምሁር ዐይን ስለመሆናቸው እንጠራጠራለን። የእኛ የወጣቶቹ ዐይኖች የጋሼን ያህል የሰሉና የተካኑ አይደሉም፤ ይህን የምናረጋግጠው፣ በወረቀቶቻችን ላይ በቀይ ብእር አዥጐርጉሮ የሚሰጠንን እርማት፣ እንደሱ በወጉ ለቅመን ማየትና ማስተካከል እያቃተን፣ በአንድ ፊደል ወይም ምልክት ሳይቀር ተደጋጋሚ እርማት ሲያደርግልን በማየታችን ነው፡፡ የጋሼን ህልፈተ ህይወት ከሰማን በኋላ፣ ተማሪዎቹ እየተደዋወልን በቤት ሥራዎቻችን፣ በፈተናዎቻችንና በመመረቂያ ወረቀቶቻችን ላይ የፃፈልንን እርምት እያነበብን በትዝታ ስናወጋ ነው የሰነበትነው፡፡ አንድ ለድህረ ምረቃ ከተሰራ የመመረቂያ ወረቀት ላይ እንዲህ ብሏል፡፡ አጥኚው ተማሪ “ዓ.ም” ብሎ ከፃፈው ከወረቀቱ የመጀመሪያ ገፅ ላይ፣ “ከ ‘ዓ’ በኋላ . [ነጥብ] አድርገህ ‘ም’ ምን በደለና ነፈግኸው! በነገራችን ላይ ይህ ያንተ ወይም የመሰሎችህ ብቻ ሳይሆን የመላው ሀገር በሽታ ነው!” የሚል የእርምት አስተያየት ሰፍሯል፡፡ ጋሼ ዮናስ፣ በሚያርማቸው ወረቀቶች ላይ ተደጋጋሚ ስህተት ሲያጋጥመው፣ “ኧረ በህግ! ባዛኚቱ የሽማግሌ ዐይኔን አጠፋችሁት… መርቅነህ ነው እንዴ? እግዜኦ ያንተ ያለህ!...” የሚሉ ለእርማቱ አፅንኦት መስጫ፣ ማባያ (“ካ” ይጠብቃል) ቃላት ያክላል፡፡ እኛ ታዲያ ወረቀቶቻችንን ሲመልስልን ምን እንደፃፈብን ለማየት እንቸኩላለን፡፡ እርስ በርሳችን እየተያየን እንሳሳቃለን፤ ውጤት የተፃፈበትን የወረቀታችንን ጠርዝ ታዲያ ብዙ ጊዜ አናሳይም፡፡ በነገራችን ላይ ጋሽ ዮናስን ከሌሎች ትጉህ መምህሮቻችን ለየት የሚያደርገው፣ ሁሉንም የመልመጃና የፈተና ወረቀቶች አርሞ ይመልስልናል፤ ሌሎቹ ግፋ ቢል ሊያሳዩን ይችላሉ እንጂ፣ ወረቀቶቹን አይመልሱም ነበርና፡፡ በወረሀ ግንቦት 2002 ዓ.ም አካባቢ አንድ የድህረ ምረቃ ተማሪ አንዲት ኮማ(,) ጠፍታው የስድስት ኪሎ ግቢን ማመስ ይጀምራል፡፡ የጠፋችው ኮማ እንዲፈለግ ቀጭን አካዳሚያዊ ትእዛዝ ያስተላፈው ደግሞ ጋሼ ዮናስ ነበረ፡፡ ጉዳዩ እነዲህ ነው፡- የዶ/ር ዮናስ ተማካሪ የሆነ የድህረ ምረቃ ተማሪ፣ የመመረቂያ ወረቀቱ ላይ የGillbert Hight የንድፈ ሀሳብ መፅሐፍ ከሆነው “The Power of Poetry” (1960) ላይ በቀጥታ አንድ አንቀፅ ጠቅሦ ኖሯል፡፡ ጋሼ ታዲያ፣ ይኼን የእንግሊዝኛ ጥቅስ ያነብና “ይህቺን ኮማ[,] ከየት አመጣሃት?” ብሎ ይጠይቃል። ጓደኛችን ደግሞ፣ ከመፅሐፉ በቀጥታ የጠቀስኩት ነው ይላል፡፡ ጋሼ ወዲያው ቆጣ ይልና “እዚህ ላይ ኮማ አይገባም… አንተ ስትገለብጥ ነው የተሳሳትከው…” ይለዋል፡፡ ተማሪውም በትክክል መገልበጡ ይናገራል፡፡ ጋሼ ዮናስ ወዲያው መፅሐፉን አምጣው ይለዋል፡፡ ተማሪ ደንግጦ የእውቀት ቀለም ተመጥኖ ከሚጠመቅባትና በወጉ ከሚጠጣባት ከጋሼ ቢሮ ውልቅ ይላል፡፡ ወዲያው፣ ከኬኔዲ ቤተመፃህፍት ተውሶ የመለሰውን መፅሐፍ ውለዱ ማለት ይጀምራል፡፡ መፅሐፉን ሌላ ተማሪ እንደተዋሰው ይነገረዋል። ከሁለት ሳምንት በኋላ ሌሎች እርማቶችን አስተካክሎ ወደ ጋሼ ቢሮ ብቅ ይላል፡፡ ጋሼም የተማሪውን ወረቀት ይቀበልና ያሰናብተዋል፡፡ ተማሪው ሃምሳ ሜትር ያህል ሳይርቅ ጋሼ ደውሎ፣ ይጠራና፣ “ኮማዋስ? መፅሐፉስ?” ይለዋል፡፡ ጓደኛችን የጋሼን አስታዋሽነትና ጥንቁቅነት እየረገመ፣ መፅሐፉ እንዳላገኘው ይገልፃል፤ ወዲያው ጋሼ፣ “ይኸው በዚህ አለንጋ ሾጥ ሳላደርግህ ይዘህልኝ ውጣ!” ይለዋል - የምር ተናዶ፡፡ ጓደኛችን በጋሼ ዮናስ ብቻ ሳይሆን፣ በመፅሐፉ መሰወር ተናዶ ወደ ኬኔዲ ያመራል፡፡ የተባለው መፅሐፍ መመለሱ ሲነገረው፣ በደስታ ሰከረ፤ ወዲያው ግን ከመደርደሪያ ሼልፉ ላይ እንደሌለ ተረጋገጠ፡፡ የቤተ መፃህፍቱን ሠራተኞች ተማፀነ፡፡ ፍለጋው ጦፈ - መፅሐፉ ግን አልተገኘም፡፡ በበነጋው ፈልገው እንደሚቆዩት ተነግሮት ሄደ፡፡ በበነጋው ጧትም መፅሐፉ አልተገኘም፤ ጓደኛችን በንዴት “እኔ’ኮ አንድ ኮማ ጠፍታብኝ እሷን ለማሳየት እኮ ነው… አንዲት ኮማ እኮ ናት የምፈልገው…” እያለ እንባ ሲተናነቀው፣ አብረነው ያለን ጓደኞቹም፣ የቤተመፃህፍቱ ሠራተኞችም በድንገት በሳቅ ተንከተከቱ፤ “ምን ያስቃል ዶክተር ኮማዋን ፈልገህ ካላመጣህ ከፊቴ እንዳትቆም ብሎኛል… ዘንድሮ እኮ ተመራቂ ነኝ… አሁን በአንድ ኮማ…” እያለ ሲንቆጫቆጭ ሌሎቹ ሳቃቸውን ለቀቁት… ጓደኛችን ከእኛ ተለይቶ ወደ ኬኔዲ ቤተመፃህፍት ሃላፊ ቢሮ ሄደና ክስ ጀመረ፡፡ አሁን የመፅሀፉ መጥፋት የምር ጉዳይ ሆነ… ቤተመፃህፍቱም ታመሰ… ምን አለፋችሁ ከሁለት ሳምንት በኋላ መፅሐፉን ይዞ ወደ ጋሼ ዮናስ ቢሮ እስከሄደበት እለት ድረስ፣ አጥኚው ከስጋት፣ እኛ ከፍካት፣ ጋሼ ደግሞ ከትጋት አልተለየንም ነበር… የጠፋችው ኮማ ጉዳይ ቅንጣት ያህል ግነት የሌለበት እውነተኛ ገጠመኝ መሆኑን ለአንባቢዎች በድጋሚ ላረጋግጥላችሁ እፈልጋለሁ… የዶ/ር ዮናስ አድማሱ የታተሙ ጥናቶችን በወፍበረር ጋሼ ዮናስ ለጽሁፍ ያለው ጥንቃቄ እዚህ ከምገልጸው በላይ መሆኑን በትሁትነት መጠቆም እፈልጋለሁ፡፡ ገና የዩኒቨርሲቲ ተማሪ እያለ፣ ‹‹እንዲህ ነው›› የተባለ ሁለት ጊዜ ብቻ ታትሞ የተቋረጠ የተማሪዎች መጽሔት መስራችና የኤዲቶሪያል ቦርድ ጸኃፊ እንደነበረ እ.ኤ.አ. ሚያዚያ16 ቀን 1964 የታተመው ‹‹News and Views›› የተባለው የተማሪዎች ጋዜጣ መዘገቡ ይታወቃል፡፡ ጋሼ ዮናስ በ1954ዓ.ም. አካባቢ በ‹‹ቴዎድሮስ›› ተውኔት ላይ መተወኑን፣ በ1962 ዓ.ም. የጥላሁን ገሰሰን ሙዚቃ ከባንድ ጋር ሲጫወት ብዙዎችን የሚያስደምም ድምጽና ችሎታ ያለው መሆኑ ወዘተ.፣ ነፍሱ ለጥበብ የተገዛች ሊቅ መሆኗን ያስመሰክራል፡፡ የዛሬ ጥንቁቅነቱም መሰረት ያለው መሆኑን የሚጠቁሙ ይመስለኛል፡፡ ለዚህ ነው፣ ‹‹በኢትዮጵያ ጥናት መጽሔት›› እና በሌሎች የምርምር መጽሄቶች ላይ አይቀሬ አርታኢና ተርጓሚ የመሆን ተፈላጊነት ያገኘው፡፡ በርግጥ፣ ‹‹ዳረጎት›› እያለ የሚዘጋጅልንን ምርጥ የማስተማሪያ ጽሁፎች በአንድ ላይ መልክ አሲዞ፣ በስሙ አንድ እንኳ የማስተማሪያ መጽሐፍ ሳያሳትምልን በማለፉ ግን፣ የምንቆጭ ተማሪዎቹ ብዙ ነን፤ ባይሆን ጥልቀት ባላቸው የምርምር ጽሁፎቹ ክሶናል እንላለን እንጂ፡፡ ዋና ዋና ጥናቶቹንም እንደሚከተለው በአጭር በአጭሩ ለማስተዋወቅ ልሞክር፡፡ ዮናስ፣ <<Journal of Ethiopian Studies>> የጥናት መጽሔት ላይ <<On the State of Amharic Literary Scholarship>> (June, 2001) በተባለ ጥናቱ፣ ቀደም ሲል የተነሱ የውጭ ሃገር አጥኚዎች የኢትዮጵያ የሥነ-ጽሁፍ ሥራዎችን “መርምረው” የስነ ምግባር ሰባኪነታቸውን (Didactism) እና እውነታዊ (Realistic) አለመሆናቸውን እንደ በቀቀን እየተቀባበሉ ማወጃቸውን ወዘተ. የሞገተበትና የአማርኛ ስነ-ጽሁፍ የራሱ የአነባበብ ሥልት እንዳለው ያስተነተነበት አቅም፣ የአማርኛ ሥነጽሁፍ ንድፈሀሳብ አፍላቂነቱን የሚያጸናለት ይመስለኛል ፡፡ ይህን ጥናት በሌላ ጊዜ ሌሎች ደፋር ‹‹ሀያሲያን›› ካነሷቸው ነጥቦች ጋር በትይዩ እያናበብኩ ለማንሳት እሞክራለሁ፡፡ ዮናስ አድማሱ፣ “The Image of the Hero in an Early Amharic Panegyric: Towards a Discourse of Empire” በሚል ርዕስ <<Proseeding of the First International Symposium on Ethiopian Philology ›› (2004) ላይ በታተመ ጥናቱ፣ አንድ የውዳሴ ግጥም ላይ ተወስኖ ባቀረበው ትንታኔና ፍካሬ፣ በጊዜው ተፈጥሮ የነበረውን ነባራዊ ምስል አሳይቷል፡፡ የወቅቱን የፖለቲካ ርዕዮተ ዓለም የማስረፅ ሥልትንና የማህበራዊ ኑሮ ፍልስፍናን፣ በጨረፍታም ቢሆን አመላክቷል፡፡ ዶ/ር ዮናስ፣ ከሰራቸው የጥናት ወረቀቶች በብዙዎች የሚታወቀው፣ “የኢትዮጵያ ቋንቋዎችና ሥነ ፅሁፍ መፅሔት” ልዩ እትም (ቁ.10፣ 1992) ላይ የታተመው “ ‘አስረኛንኩዋ?’ ሀዲስ አለማየሁና የማህበራዊ ሂስ ስልታቸው” የሚለው ነው። ጋሼ ዮናስ በዚህ ጥናቱ፣ “ፍቅር እስከ መቃብር” ብዙዎች እንደሚሉት የፊውዳል ሥርዓቱን አስከፊነት ማጋለጥ ነው ከሚለው የተለመደ ጭብጣቸው በተለየ መንገድ፣ የተለያዩ የንባብ አሀዶችን ዋቢ አድርጐ የመፅሐፉ ጭብጥ “የሰብዕና መንጠፍ” (dehumanization) እንደሆነ አስተንትኗል፡፡ ይህ ሂሳዊ መጣጥፍ፣ በጥናት አካሂያድ ብቻ ሳይሆን በጭብጥ ግኝቱም አዲስነት እንዳለው ይታወቃል፡፡ “Callaloo” በተባለ የሥነ ጽሑፍ መጽሐፍ ላይ “What where they writing about anyway? Tradition and Modernization in Amharic Literature” በሚል ርዕስ የአማርኛ ሥነ ጽሑፍ ታሪክ በሁለት ደረጃ (Phase) በመክፈል፣ የትሁቶቹን የእነ ህሩይን ወልደስላሴ እና የተስፈንጣሪ ለውጥ ፈላጊዎቹን የእነ ዮሐንስ አድማሱን ዘመን ሥራዎችና የጭብጣቸውን የትኩረት አቅጣጫ ዳስሷል፡፡ ዮናስ ፣ የ“ጦቢያ”ን የመጀመሪያ የአማርኛ ልቦለድነት በማጽናት፣ የእነ ዶ/ር ፍቅሬ ቶሎሣን “ተረት ነው” ትችት ለማክሸፍ ከአስተነተነበት የምር ጥናታዊ ወረቀቱ መካከል፣ “Silent is not Golden” (1995) በተባለ የጥናቶች መድበል ውስጥ ፣ ከእነ ዶ/ር ታዬ አሰፋ ጋር የታተመለት፣ “The First Borne of Amharic Fiction; A Revaluation of Afewerk’s Tobbya” የተባለው ተጠቃሽ ነው፡፡ “Narrative Ethiopia; A panorama of National Imaginary” (1995) የተባለው የዶክትሬት የምርምር ስራውም፣ ”ጦቢያ”ን እና ሌሎች የነገስታት አወዳሽ ተራኪ ግጥሞችን በማስተንተንና በመፈከር ያንጸባረቁትን ሀገራዊ ምስል በወጉ አርቅቆበታል፡፡ ጋሼ ዮናስ ከነዚህ የታተሙ ጥናታዊ ሥራዎቹ ሌላ በተለያዩ መጽሔቶች (ለምሣሌ በ”ጦቢያ”) የተለያዩ ሥነጽሑፋዊ ሀቲቶችንና ፍካሬዎችን አስነብቧል፡፡ በአለን ካፕላን የተጻፈውን መጽሐፍ፣ “አቅምና ብቃት ማዳበር” በሚል ርዕስ ተርጉሞ በስሙ ታትሞለታል። ብዙዎቹ ወዳጆቹና ተማሪዎቹ እንኳ በማያውቁት በዚህ የትርጉም መጽሐፉ፣ ታዲያ፣ የቋንቋ ብቃቱን በሚገባ እንዳሳየበት መመስከር የሚቻል ይመስለኛል፡፡ Read 6091 times Tweet Published in ነፃ አስተያየት More in this category: « መንግስት አይፈረድበትም፤ እንደብዙዎቻችን በስሜት ይተኮሳል!የኢትዮጵያ ቡድን ድንገት ወደ አፍሪካ ዋንጫ ብቅ ሲል፣ በሆይሆይታና በትኩሳት ተውጠን ዋንጫውን ተሸክመው የሚመጡ መስሎን አልነበር? በፖለቲካና በኢኮኖሚ በኩልም መንግስት ሆይሆይታ ላይ ነው - የመሻሻል ጭላንጭል አየሁ ብሎ አገሪቱ የአለም አንደኛ የሆነች ያስመስላል። ከአምስት አመት በፊት፤ ኢትዮጵያ በፖለቲካም ሆነ በኢኮኖሚ የቱን ያህ በፍርሃትና በጩኸት እንደ እያሪኮ ግንብ የምፈርስ አይደለሁም” » back to top ላንተና ላንቺ Equalize-እኩል ማድረግ፡፡ የኤችአይቪ ኤድስ ስርጭት እንዳያበቃ የማያደርጉ አለመመጣጠኖችን በአለም ዙሪያ ያሉ የሰው ልጆች ሁሉ በአንድነት ሊያስወግዱ ይገባ ል፡፡ UNAIDSEqualize- እኩል ማድረግ እ.ኤ.አ ዲሴምበር 1/ወይም ህዳር 22/ በየአመቱ የሚውለው የአለም ኤድስ ቀን ህብረተሰብ ከራስ ጋር ጠብ - (ወግ) Written by ድረስ ጋሹ ከረጅም ጊዜ በኋላ...ወንበር ስቦ ‘ራሱን ኖር አለው _የልብ የልቡን ሊያወጋው። እንግዳ ማንነቱ፣ አትሮንሱ ላይ መጽሐፍ ገልጦ “ገድለ ሕይወቱን” ሊያትትለት ሲሰናዳ፤ ነባር ማንነቱ ጆሮው እንደ ጥንቸል ጆሮ ቆመ - ሊሰማ። ርዕሰ አንቀፅ “ክፉ ደጉን ያየን ነንና ጎረቤት ያንተ ቤት ሲንኳኳ ይሰማል እኔ ቤት” ... ከዕለታት ከአንድ ቀን ዘጠኝ ጓደኛሞች ወደ አንድ ሩቅ አገር ለመሄድ መንገድ ይጀምራሉ። ብዙ ርቀት እንደሄዱ ይመሽባቸዋል።አንደኛው፤“ጎበዝ፤ ከዚህ ወዲያ ከቀጠልን ጨለማው ይበረታብናል። ስለዚህ እዚህ ተኝተን እንደር” አለ። ሁለተኛው፤“ጥሩ ሀሳብ ነው።
በዚህን ጊዜ ከዳዊት የዘር ሐረግ የወጣ ንጉሥ ኢየሩሳሌምን ከገዛ ከ600 ዓመታት በላይ አልፎ ነበር። እነዚህ ዓመታት አይሁዶች መሢሑን ሲናፍቁና ሲጠብቁ የቆዩባቸው ጊዜያት ነበሩ። ኢየሱስ ይፋዊ አገልግሎቱን በጀመረ ጊዜ፥ ሰዎች ደጋግመው የሚያነሡት ጥያቄ፥ «ይህ የዳዊት ንጉሥ ነውን?» የሚል ነበር። አንድ ቀን ንጉሣቸው በአህያ ላይ ተቀምጦ ወደ ኢየሩሳሌም መጣ። ለምን በሰጋር በቅሎ ላይ ሳይሆን በአህያ ላይ ተቀመጠ? ክርስቶስ ሌላ የመጓጓዣ እንስሳ ለማግኘት የሚያስችል ገንዘብ አልነበረውም? በጥንት ዘመን አንድ ንጉሥ የሚቀመጥበት የመጓጓዣ እንስሳ ማንነቱን ያሳይ ነበር። በፈረስ ላይ ከተቀመጠ ይህ ኃይልና ሥልጣን ያለው ድል ነሺ ንጉሥ እንደሆነ ያሳይ ነበር። ነገር ግን በአህያ ላይ ተቀምጦ ከመጣ በትሕትና ሕዝቡን የሚያገለግል ሰላማዊ ንጉሥ መሆኑን ያሳይ ነበር። (ከመሳ. 10፡4፤ 2ኛ ሳሙ. 16፡1-2 ሉሎች የአይሁድ መሪዎች በአህያ ላይ ተቀምጠው መጓዛቸውን የሚያመለክቱ ምሳሌዎችን ተመልከት። ይህ ትንቢት ስለመፈጸሙ ዘካ 9፡9ን አንብብ።) ኢየሱስ በአህያ ላይ ተቀምጦ ሲመጣ አይሁዶች ከዳዊት የዘር ሐረግ የወጣ መሢሕ መሆኑን እየገለጸ እንደሆነ ተረድተዋል። በዚህ ጊዜ እጅግ ደስ ተሰኝተው እግዚአብሔርን ያመሰግኑ ጀመር። ኢየሱስ ሰዎች መሢሕነቱን እንዳይናገሩ ሲያስጠነቅቅ የቆየ ሲሆን (ማቴ. 1፡9)፥ በዚህ ጊዜ ግን የተሰጠውን ክብር ተቀብሏል። የክርስቶስ የሕይወት ፍጻሜ እየተቃረበ ሲመጣ፥ ማቴዎስ አሁንም ክርስቶስ ባደረጋቸውና ጥንታዊ ትንቢቶችን በመፈጸሙ ላይ ትኩረት አድርጓል። ስለ መሢሑ መምጣት የሚናገር የብሉይ ኪዳን የተስፋ ቃል ሁሉ፥ በክርስቶስ እንደ ተፈጸመ፥ ለአይሁዶች በድጋሚ አሳይቷል። ክርስቶስን ካልተቀበሉ ሌላ መሢሕ ሊኖራቸው አይችልም ነበር። ኢየሱስ ቤተ መቅደሱን አፅዳው (ማቴ. 21፡12-17) ኢየሱስ ይናደዳል ብለን አንገምትም። ስለዚህ እርሱ የዋህ፥ ታጋሽና ደግ እንደሆነ እናስባለን። በእርግጥም ኢየሱስ በተለይ ለኃጢአተኞች እንዲህ ዓይነት ባሕርይ ያሳይ ነበር። ነገር ግን ክርስቶስ ሰዎች የእግዚአብሔርን አምልኮ ሲያበላሹ በመመልከቱ በጣም ተቆጣ። ፈሪሳውያን ሰዎች ከእግዚአብሔር ጋር እንዳይቀራረቡ የተሳሳተ መንገድ በማሳየታችው ተቆጣቸው። በቤተ መቅደሱ ሕዝቡ እግዚአብሔርን እንዳያማልክ ባደረጉትም ወገኖች ላይ ተቆጣ። [ማስታወሻ:- ክርስቲያኖች ሊቆጡ ይችላሉ? መልሱ፥ አዎን የሚል ነው፡፡ (ኤፌ 4፡26 አንብብ፡፡) መቆጣት ያለብን ግን ኃጢአተኛችን ሳይሆን፥ በሰዎችና በማኀበረሰቡ ኃጢአት ላይ እንዲሁም የእግዚአብሔርን ክብር በሚያጎድፉ ነገሮች ላይ ሊሆን ይገባል። ብዙውን ጊዜ ግን ኃጢአትን እታገሥ በሆነ መንገድ የሚጎዱንን ሰዎች እንቆጣለን፡ ይህ ኃጢአት ስለሆነ መናዘዙ ተገቢ ነው።] የውይይት ጥያቄ:- ሀ) ብዙ ሰዎች በተሳሳተ መንገድ የሚቆጡባቸውን ጉዳዮች ዘርዝር። ለ) እግዚአብሔር ክርስቲያኖች እንዲቆጡ የሚፈልባቸውን ነገሮች ዘርዝር፡፡ ሐ) የተቆጣህነትን የመጨረሻ ጊዜ አስታውስና ይህ የጽድቅ ቁጣ ነበር ወይስ የኃጢአት? በእነዙህ በሁለቱ መካከል ያለው ልዩነት ምንድን ነው? ሄሮድስ የሠራው ቤተ መቅደስ አራት የተለያዩ ክፍሎች ነበሩት፡፡ በውስጠኛው ክፍል የካህናት አደባባይ ይገኛል። በዚህ አደባባይ ውስጥ ቆመው ሊያመልኩ የሚችሉት ካህናት ብቻ ነበሩ፡፡ ከዚያ ቀጥሉ አይሁዳውያን ወንዶች የሚያመልኩበት የወንዶች አደባባይ ይገኛል። ሦስተኛው አይሁዳውያን ሌቶች የሚያመልኩበት የሴቶች አደባባይ ነበር፡፡ በመጨረሻም፥ ለአሕዛብ አምልኮ የተፈቀደ የአሕዛብ አደባባይ ተዘጋጅቷል። ለኣሕዛብ ከዚህ ውጫዊ አደባባይ በቀር ወደሌሎቹ አደባባዮች ለመቅረብ መሞከር ራስን ለሞት መጋበዝ ነበር፡ በዚሁ የአሕዛብ አደባባይ ነበር ነጋዴዎች ንግዳቸውን የሚያጧጡፉት። ሰዎች የአሕዛብ ገንዘቦቻቸውን ወደ ተቢው የቤተ መቅደስ ገንዘብ እንዲለውጡ የሚያስችል ገንዘብ ለዋጮች ነበሩ። እንዲሁም፥ ለመሥዋዕት እንስሳትን የሚሸጡ ሰዎች ነበሩ፡፡ የሚያሳዝነው እነዚህ ነጋዴዎች ብዙውን ጊዜ ከካህናት ጋር በመተባበርና ሕዝቡ የተፈለጉትን እንስሳት በውድ ዋጋ እንዲገዙ በማስገደድ ከፍተኛ ገንዘብ ለማትረፍ ይሞክሩ ነበር፡፡ (ይህ በፋሲካ ሰሞን ዶሮ እንደሚወደድ ማለት ነው፡፡) ኢየሱስ ነጋዴዎችን ያስወጣው ከዚህ የአሕዛብ አደባባይ ነበር፡፡ ማርቆስ ነጋዴዎቹ የአሕዛብን አምልኮ በማደናቀፋቸው ኢየሱስ በመቆጣቱ ላይ ሲያተኩር፥ ማቴዎስ የአምልኮው አካል በነበረው ሙስናና ስግብግብነት ላይ አጽንኦት ሰጥቷል፡፡ በቤተ መቅደሱ ውስጥ ቢቆጣም፥ ኢየሱስ ሕዝቡን በመፈወስ ርኅራኄውን አሳይቷል። ልጆች ቀደም ሲል ኢየሱስ ወደ ኢየሩሳሌም በአህያ ላይ ተቀምጦ ሲገባ ከተደረለት አቀባበል የሰሟቸውን ቃላት በመደጋገም፣ “ሆሳዕና ለዳዊት ልጅ” ይሉ ጀመር፡፡ ኢየሱስ ይህ የትንቢት ፍጻሜ መሆኑ ገብቶታል። ምንም እኳ የሃይማኖት መሪዎች ባያመሰኙትም፣ ልጆች ሳያውቁ ለይተው ሊያመሰኙት ቻሉ፡፡ ኢየሱስ የበለስ ዛፍን ረገመ (ማቴ. 21:18-22)። አንድ ቀን ኢየሱስ፣ የፍሪ ምልክት በምታሳይ ዛፍ አጠገብ አለ፡፡ ነገር ግን ፍሪ ስላልነበራት ረግሞ እንድትደርቅ አደረጋት፡፡ ኢየሱስ ለምን ይህን አደረገ? ኢየሱስ በለሲቱ የእስራኤል ሕዝብ ተምሳሌት እንደሆነች ገልጾአል፡፡ እግዚአብሔር እስራኤል ለስሙ ክብርን እንድታመጣ በማሰብ ነበር የመረጣትና የፈጠራት። እንደ በለሲቱ ሁሉ፥ እስራኤልም ከርቀት ስትታይ ፍሪያማ ትመስል ነበር። በቅርብ ሲታዩ ግን አይሁዶች ፍሬ (ጽድቅ፥ ፍቅር፥ ፍትሕ) እንደሌላቸው ይታወቅ ነበር። በለሲቱ እንደ ተረገመች ሁሉ፥ አይሁዶችም ለእግዚአብሔር ፍርድ ራሳቸውን አመቻችተው ነበር። ከዚያን ጊዜ በኋላ ኢየሩሳሌም ለአርባ ዓመታት ቆይታ በሮማውያን እጅ ትደምስሳለች። ለቀጣይ 1900 ዓመታት አይሁዶች አገር አልነበራቸውም። የሃይማኖት መሪዎች የኢየሱስን ሥልጣን ተጠራጠሩ (ማቴ. 21፡23-27) ፈሪሳውያንና የሃይማኖት መሪዎች በኢየሱስ ላይ የሚሰነዝሩት የቃላት ጦርነት ቀጥሏል። መሪዎቹ ኢየሱስን በሕዝብ ፊት ለማሳጣት የሚችሉትን ጥረት ሁሉ ያደርጉ ነበር፡፡ ኢየሱስን ለማሳጣት የታሰበው የመጀመሪያው ጥያቄ የተነሣው ከሰዱቃውያን ነበር፡፡ ዋንኞቹ ካህናትና ሽማግሌዎች ለአብዛኞቹ የአገሪቱ ሃይማኖታዊና ፖለቲካዊ ጉዳዮች ኃላፊነቶች ነበረባቸው። ዋንኛው አጀንዳቸው ሥልጣን ነበር። የእነርሱ ሥልጣን የመነጨው በአይሁዶች ላይ እንዲገዙ ከሾሟቸው ሮማውያን ነበር፡፡ ኢየሱስን ሰዎችን ከቤተ መቅደሱ ለማስወጣትና ለመፈወስ የሚያስችል ሥልጣን ከየት አገኘ? እነዚህ ነገሮች ስለ ኢየሱስ ምን እንደሚያሳዩ የመገንዘብ ፍላጎት አልነበራቸውም። የሚያሳስባቸው ጉዳይ ቢኖር፥ የእርሱ ሥልጣን የእነርሱን ሥልጣን እያደበዘዘ መሄዱ ወይም ሰዎች በሮም ላይ ቢያምፁ የሚደርስባቸው ችግር ብቻ ነበር። የክርስቶስ ሥልጣን ከሰማይ መምጣቱን ለማረጋገጥ የፈጸማቸው ተአምራትና ያስተማራቸው እውነቶች ይበቁ ነበር፡፡ እነርሱ ግን የዚህ ዓይነቱን ሥልጣን ለመቀበል አልፈለጉም። ኢየሱስ ግን የጥያቄያቸውን አፈሙዝ ወደ ራሳቸው አዞረ። በዚህ ጊዜ መጥምቁ ዮሐንስ እንደ ነቢይና ለእምነቱ እንደ ተሠዋ ጻድቅ ይታሰብ ነበር። ነገር ገን እነዚህ የሃይማኖት መሪዎች ዮሐንስ በሚያገለግልበት ጊዜ ሊቀበሉት አልፈለጉም ነበር። የሃይማኖት መሪዎቹ የዮሐንስ ሥልጣን ከሰማይ ወይ ከምድር መሆኑን ለመናገር አልፈለጉም ነበር። ሕዝቡ ዮሐንስ የእግዚአብሔር ነቢይ እንደሆነ ያምኑ ስለነበር፥ ችግር እንዳይፈጠርባቸው በመስጋት አገልግሎቱ ሰብአዊ ሥልጣን ብቻ ነበር ለማለት አልደፈሩም። ከእግዚአብሔር ነበር ካሉ ደግሞ ለምን አልሰማችሁትም? የሚል ጥያቄ ስለሚከተል፥ እንደዚያ ለማለት አልፈለጉም። ኢየሱስም ጥያቄያቸውን ለመመለስ ባለመፈለጉ ትተውት ሄዱ። (ማብራሪያው የተወሰደው በ ኤስ.አይ.ኤም ከታተመውና የአዲስ ኪዳን የጥናት መምሪያና ማብራሪያ፣ ከተሰኘው መጽሐፍ ነው፡፡ ስለዚህ አስደናቂ አገልግሎታቸው እግዚአብሔር ይባርካቸው፡፡)
ይህ መጽሐፍ ያልታተመና በዩናይትድ ስቴትስ የኮንግሬስ ቤተመጻሕፍት ውስጥ በአፍሪካና በመካከለኛው ምሥራቅ ዋና ክፍል የኢትዮጵያና የኤርትራ ሃገራት የመጻሕፍት ክምችት ክፍል ከሌሎች ካልታተሙ የግእዝ፣ የአማርኛና የትግርኛ መጻሕፍት ጋር ይገኛል። የተጻፈው በ1911 ዓ.ም ሲሆን ተረቶቹን በጽሑፍ ያሰፈረው የንጉሥ ወልደጊዮርጊስ አሽከር ነኝ የሚለው ነጋዴው አቶ አበሩ የተባለ የማጂ ከተማ ነዋሪ ሰው ነው። ይህን ያጠናቀረውን የጥንት ተረት መድብል ለወዳጁ ለእንግሊዝ መንግሥት መኮንን ለሜጀር አጥሒል [Athil] ሲያበረክት በመጽሐፉ ላይ ተጽፎ እንደተገኘው፣ “ ይህን እያዩ እንዲያስታውሱኝ” ከሚል ማሳሰቢያ ጋር ነበር። በዚህ መድብል ውስጥ በወረቀት ላይ ተጽፈው የተገኙ ተረቶች አስራ ሁለት ያህል ናቸው። እነዚህን ጥንታዊ ተረቶች አንድ ባንድ አከታትለን የምናወጣበት ምክንያት የምንወርሳቸውንና የማንወርሳቸውን ለይተን ለማወቅ እንዲረዳን ነው። በተረቶች ውስጥ ታምቀው የሚገኙት አስተሳሰቦች ተረቶቹ በተፈጠሩበት ዘመን የነበረውን ደማቅ አስተሳሰብ ለመሰለቅ ሆን ብለው የተፈጠሩ ናቸው። በተረት መልክ ሲቀርቡም ለዛ እንዲኖራቸውና ለወጣት ልጆችም አስተሳሰቡን ለማስተላለፍ ቀላል እንዲሆን በማሰብ ነው። እነዚህ በተለያዩ ተረቶች አማካኝነት የቀረቡልን አስተሳሰቦች ላሁኑ ዘመን የሚጠቅሙ መሆን አለመሆናቸውን ለይቶ ማወቅ የኛ ፋንታ ነው።ይጠቅማል አይጠቅምም የሚል የተለያየ የአመለካከት ዘርፍ ሊኖር ይችላልና ተረቶቹ ቀርበው መነበባቸው ጥቅም- አልባ አይደለም ብለን እናምናለን። ያም ሆነ ይህ፣ ትርክቶች ለብዙ ዓይነት ጥናትና ምርምር ጠቃሚ ስለሆኑ ይህን አምድ ከፍተን ዘመናዊ እና ጥንታዊ ተረቶችን እንደተገኙ እያተምን እናስነብባለን። የሰምና ወርቅ መጽሔት አዘጋጆች ስዕሉን የሰራልን ሰዓሊ መሠረቱ ወንዴ ተረት ፣ ተረት፤ አንድ ድኃ ሰው ነበረ ፤ ሰባት ልጆች አሉት ። ከነሚስቱ ዘጠኝ ሁኖ መደብር ተከራይቶ ዘግቶ ከልጆቹና ከሚስቱ ጋር ሁኖ በመብራት ልብስ ሲሰፋ ነበረ ይላሉ። የሀገሩ ንጉሥ ሕዝቡን ለመሰለል ጨርቅ ልብስ ለብሶ ከቢትወደዱ ጋር ማታ፣ ማታ ሽርሽር ይሄድ ነበር ይላሉ። ከዚያ ከድኃ ቤት ደርሶ ቁልፍ በሚያስገባበት ቀዳዳ ጎንበስ ብሎ ቢያይ ያ ድኃ ከነልጆቹ ሲሰፋ“እግዚአብሔር ያልሰጠው ሰው አይከብርም” እያለ ልብስ ሲሰፋ ንጉሡ ሰማው። ንጉሡም ለቢትወደዱ “ይህን ድኃ ሰው ክቡር አደርገው ዘንድ እችላለሁ፤ አሳዝኖኛልና” አለው፤ ቢትወደዱም “እንጃ፣ ይሆንልዎ አይመስለኝም” አለው። ንጉሡም “ይህን ሁሉ ግዛትና ገንዘብ በእኔ እጅ ሁኖ እንዴት አልችልም!” አለውና የዚያን የድኃ ቤት በማኅተሙ ከመዝጊያው አተመበትና ወደቤቱ ሄደ። በማግስቱም ንጉሡ እንዲህ ያለ ቦታ ማኅተሜን ታገኛላችሁና ያንን ድኃ አምጡት ብሎ አዘዘ። ያም ድኃ ምን ተሰምቶብኝ ይሆን እያለ ሲንቀጠቀጥ ሄደ። ንጉሡም “አይዞህ አትፍራ፤ ትላንትና ማታ ምን ትናገር ነበር” አለው። ድኃውም “እግዚአብሔር ያልሰጠው ሰው አይከብርም” እያልሁ እሰፋ ነበር አለው። ይህ ንጉሥ አንድ እንክብል ወርቅ ለቡኸር* አጉርሶ ከሆዱ ወርቁን ያገኝለት መስሎት እንካ ወስደህ አርደህ ብላ ብሎ ሰጠው። ያም ድኃ የዚያ የቤቱ ኪራይ ደርሶበት ነበርና ለቤቱ ጌታ ማማለጃ እንዲሆነው ቡኸሩን ሰጠው። የቤቱ ባለቤትም ቢያርደው ተጠቀመ። ንጉሡም ይህን ነገር ሰምቶ ተናደደና ደግሞ አጋዘን** ወርቅ አጎረሰና አርደህ ብላ ብሎ ሰደደለት፤ ድኃውም እንደፊተኛው ለቤቱ ጌታ ማማለጃ ሰጠው። ንጉሡም ይህን ሰምቶ ተናደደና ሶስተኛ ወርቅ በዳቦ ውስጥ አድርጎ ለዚያ ድኃ ስጡት እርቦታልና ይብላ ብሎ ላከበት ። ያም ድኃ ባዶ ባዶውን ለራሱ አስቀረና ያን ወርቅ ያለበትን ዳቦ ለዚያ ለቤቱ ጌታ ማማለጃ ሰጠው። ንጉሡም ይህንን ሰምቶ ተናደደና በሀገሩ አዋጅ አደረገ፤ድኃ ሁሉ እንዲሰበሰብ አዘዘ። ከዚያ ሁሉ ከተሰበሰበ ድኃ ያ ልብስ ሰፊ ሰው ቀረ። ንጉሡም ያንን ድኃ አምጡት ብሎ አስመጣውና አምስት ድንጋይ ወርቅ አሳየው። “ይህ ሁሉ ደንጊያ ወርቅ ነው፤ ቤት የምትሰራበት ቦታ እንድሰጥህ፣ በል ድንጋይ አንሳና ወርውረህ ባረፈበት ቦታ ከልዬ እሰጥሃለሁ” አለው። ያም ድኃ ድንጋዩን አነሳና ሲወረውረው የገዛ ራሱ አሰናከለውና ከፊቱ አረፈ። ያም ንጉሥ ቢትወደዱ “እንጃ ይሆንልዎ አይመስለኝም” ብሎት ነበርና ነገሩን አደነቀለት ። እግዚአብሔርም ለንጉሡ፤ “እኔ ያልሰጠሁትን አንተ ታከበርከው ልግደለውና አስነሳው” ብሎ ድኃውን ሰው ገደለው።
በሀገር ውስጥና ከሀገር ውጪ የወያኔን ቡድን ከሥልጣን ለማውረድ የሚደረገው ትግል አሁንም ቀጥሏል። ይህ ትግል አንድነት የለውም። ይህ ትግል አንድ ማዕከል የለውም። ይህ ትግል አንድ መሪ የለውም። ያለንበትን መርምረን ወደፊት እንዴት እንደምንሄድ መወያየት አለብን። ለዚህ ይረዳ ዘንድ፤ በኔ በኩል መደረግ አለባቸው የምላቸውን እጠቁማለሁ። ይቺ ሀገር ያንቺም፣ ያንተም፣ የነሱም፣ የኛም የሁላችን የኢትዮጵያዊያን ሀገር ናት። ስለሆነም ሁላችንም ለወደፊቷ እኩል ባለጉዳዮች ነን። ማንም የነገዋን ሀገራችን እድል ሲወስን፤ እኛ የበይ ተመልካች መሆን አይገባንም። “ከወያኔ የተሻለ እስከመጣ ድረስ እኔ ምን ቸገረኝ!” ብለን ለሌሎች ጉዳዩን የምንተወው ሊሆንም አይገባም። አዎ የሚሻል ይኖራል። ያባሰም አለ። የሚሻለውም ሆነ የባሰው ሲመጣ የራሱን አጀንዳ ይዞ ስለሆነ የሚመጣው፤ እኛም ሆነ የሀገራችን ጉዳይ በሌሎች አጀንዳ ይያዛል ብለን ማለም የዋህነት ነው። ማንኛውም ድርጅት የራሱን አጀንዳ አራማጅ መሆኑ፤ የፖለቲካ ድርጅት የሕልውና መሠረታዊ ሀ ሁ ነው። ታጋዮች ሆነው ጦራቸውን የማይቀስሩትም ቢሆኑ፤ ሀገራቸውን ነፃ ሊያወጣ የተነሣ ድርጅትን መመርመርና ማወቅ ግዴታ አለባቸው። ወያኔን የሚቃወሙ በየመልኩና በየቦታው መኖራቸው ግልፅ ነው። እነኚህ ድርጅቶች በሙሉ፤ እያንዳንዳቸው የተነሱበትና አንዱ ከሌላው የሚለይበት፤ የየራሳቸው አጀንዳ አሉዋቸው። አንድ ሀገራዊ አጀንዳ ቢኖራቸውና ሁሉም እኩል ለሀገራቸው የተነሱ ቢሆኑ ኖሮ፤ በተለያየ ወቅትና በተለያይ ቦታ ቢፈጠሩም፤ በመሰባሰብ አንድ ድርጅት ብቻ በመሠረቱ ነበር። ስለዚህ የተለያየ አጀንዳ እንዳላቸው መቀበሉ ግዴታ ነው። የተለያየ አጀንዳ ስላላቸው ደግሞ፤ የተለያየ ውጤትን ፈላጊ መሆናቸው የተጠበቀ ነው። ልዩነታቸው በጥቃቅን ጉዳዮች ከሆነ፤ በተወሰነ ደረጃ እነኚህን ልዩነቶች አጣጥመው፤ መሠረታዊ በሆኑ ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ በመስማማት፤ አንድ ግንባር ፈጥረው፤ ትግሉን በኅብረት ያካሂዱ ነበር። ይህ እስካሁን አልተደረገም። ለወደፊቱ አይደረግም የሚል ተስፋ አስቆራጭ እምነት የለኝም። ለወደፊቱ ያለኝ ምኞት ከፍ ያለ ነው። በአሁኑ ጊዜ የጠራ ብርሃን አይታየኝም። ሆኖም እኔ ይኼን አቋም ብይዝም፤ ሌሎች ይኼን ይቀበላሉ ማለት አልችልም። ባሁኑ ሰዓት ትግሉ ወደፊት እንዳይገፋ የሚፈታተኑት ጥቂት ጉዳዮች አሉ። እኒህ መሠረታዊ የእምነትና የአመለካካት ጉዳዮች ናቸው። እኒህ የእምነትና የአመለካከት ጉዳዮች ደግሞ፤ ለመቀራረብና ጉልበት ያለው ኃይል ለማሰባሰብ አስቸጋሪ እንቅፋት ሆነውብናል። ታዲያ ብዙዎች ያልተሰባሰቡበትና የጠራ የአመለካከት አንድነት ያልተፈጠረበት ትግል፤ አድሮ መበታተንን ያስከትላል። ይኼን ደግሞ ላለፉት አርባና ሃምሳ ዓመታት ታሪካችን አስታቅፈን፤ ባዲስ ምዕራፍ ወደፊት መሄድ አለብን። ባሁን ሰዓት የወያኔ ቡድን በሚያካሂደው ወያኔያዊ ግዛታዊ አስተዳደር፤ ሀገራችን ብዙ ችግሮች ገጥመዋታል። በወያኔ እስር ቤቶች የታጎሩት ኢትዮጵያዊያን፣ የተዛባዉ አስተዳደራዊ ልማት፣ የሠራዊቱ አወቃቀርና የሥልጣን አመዳደብ፣ የብሔር ብሔሮች ጥያቄ፣ የነፃ አውጭዎች ጋጋታ፣ የውጭ መሬት ተቀራማጮች እውነታ፣ የደንበሩ መሠጠት፣ የኤርትራ ጉዳይ፣ የወያኔ ሥልጣናትና ከሕዝብ የዘረፉት ንብረት፣ ከደቡብ ኢትዮጵያ የተባረሩት አማራዎችና የተገደሉባቸው ዘመዶቻቸው፣ በዓለም የተበተነው ስደተኛ ኢትዮጵያዊና ሀገራዊ ጥማቱ፣ ወያኔ በመሸጥ ላይ ያለው የሕፃናት ዓለም አቀፋዊ ብተና፣ በመካከለኛው ምሥራቅ የሚሰቃዩት እህቶቻችን፣ ወዘተ. . . ለእነዚህ ጥያቄዎች የምንሠጣቸው መልሶች፤ ያስተባብሩናል ወይንም ያለያዩናል። ከዚህ ተነስተን ደግሞ፤ ጠንካራ ድርጅት ሊመሠረት የሚቻልበትን መንገድ በኅብረት እናበጃለን። አንድ ነገር ግልፅ ነው። የወያኔው ቡድን በምንም መንገድ ሥልጣን ለቆና በሕዝብ ድምፅ ተገዝቶ ሀገራችንን በሰላም ወደ ዴሞክራሲያዊ አስተዳደር ይመራታል ብሎ የሚያልም፤ ከንቅልፉ ያልነቃ ነውና መቀስቀስ አለበት። ይህን በአሁን ሰዓት ያልተገነዘበ ኢትዮጵያዊ አለ ብሎ መቀበል ያስቸግረኛል። ከወያኔ የራቁ መስለው የሚንቀሳቀሱ የግል ጥቅማቸው ከሀገራቸው ሕልውና የበለጠባቸው አስመሳዮች በርግጥ ሊቀላምዱ ይችላሉ። ከዚህ በተረፈ ግን፤ ሁላችንም ወያኔ ካልተገፋ አይወድቅም በሚለው ብንስማማም፤ እንዴት በሚለው ላይ ውይይት አላደረግንበትም። ታዲያ አንድ ወገን ኃላፊነቱን ጨብጦ፤ እርምጃ ለመውሰድ ቢነሣ፤ ይህ ጉዳይ የሁላችንንም ነገ ወሳኝ ስለሆነ ያገባኛል ማለት አለብን። አንድ ሠራዊት ተመሠረተ ሲባል፤ ማን መሠረተው? አጀንዳው ምንድን ነው? እቅዱ ምንድን ነው? ብለን መጠየቅ ግዴታችን ነው። እንዲያው ቀድሟልና እንከተለው ወይንም እንደግፈው ማለቱ የዋህነት ነው። ወያኔን እናውድም የሚለው ባዶ ቃል ብቻ የትም አያስኬድም። የሃምሳ ዓመታት የትግል ትምህርታችንን ገደል አንክተተው። ሕዝብን ነፃ አውጥቶ ዴሞክራሲያዊት ኢትዮጵያን የሚመሠርት ሠራዊት፤ ከሀገራዊ ውይይቱ የመነጨ ይሆናል። ሕዝብን ነፃ አውጥቶ ዴሞክራሲያዊት ኢትዮጵያን የሚመሠርት ሠራዊት፤ በሕዝባዊና ሀገራዊ ሁሉን አቀፍ ድርጅት ይመራል። በግትርነትና በምኞት ሀገር አቀፍ ትግል አይካሄድም። ይኼን ትግል አንዳንዶች የትግሬዎችና የቀሪዎቹ ኢትዮጵያዊያን ጠብ አድርገው ያዩታል። ሌሎች ደግሞ የነፃ አውጪዎችና የሀገር ወዳዶች አድርገው ያዩታል። ቀሪዎች ደግሞ ከውጭ ሀገር ባነበቡትና ባገኙት ተመክሮዎች አጣብቀው ትርጉም ሊሠጡት ይፈልጋሉ። የተወሰነው ክፍል ደግሞ የትግሬዎች ነፃ አውጪ ግንባርና የኢትዮጵያዊያን የጨቋኝና ተጨቋኝ አድርገው ያቀርቡታል። ከሀገራችን የምጣኔ ሀብት ሥምሪትም አንፃር የሚመለከቱትና፤ የሀገራችን ሀብት በአንድ ቡድን ተጠፍርቆ መያዙና ለመመዝበሪያ መንገዱ የሆነውንም ሥልጣን ጨምድደው መያዛቸው ያስቆጣቸው አሉ። ወያኔ የሠጣቸውን ተቀብለው ሌላም ይገባናል፤ አንሦናል ባዮችም አሉ። ጥያቄው፤ የጠመንጃ አንሽዎቹ መሠረት የት ላይ ነው የወደቀው? ነው። እጃችንን አጣጥፈን እንቀመጥ የሚሉ ካሉ የተሣሣቱ ናቸው። ለመፍትሔው፤ ሕዝብ፣ ሕዝብ ስልም፤ ሕዝቡ እንደሚነሳ፤ እምነት ስላለኝ ነው። አንዳንዶቻችን ታዲያ ሕዝቡ ለምን አይነሳም? የምንል አለን። እስኪ ረጋ ብለን ራሳችንን እንጠይቅ! ማነው ከመካከላችን በሕዝቡ መካከል ገብቶ፣ ችግራቸውን አብሮ ተካፍሎ፣ ከሕዝቡ ጋር ሆኖ መፍትሔ ምንድን ነው? የሚለውን ከሕዝቡ ተምሮ፤ ቅመሙን ይዞልን የመጣ? ይኼ አዎ! ድካምን ይጠይቃል። ታዲያ የሕዝብ ትግል ማለት፤ አድካሚ፣ ትዕግሥትን አስጨራሽና ሕዝቡ ማዕከል የሆነበት ማለት አይደለም እንዴ? ወይንስ ነፃ አጭዎቹ ከውጭ እስክንመጣለት ሕዝቡ እየጠበቀን ነው የሚለውን፤ እኛ አቡክተን እኛው ጋግረን ያስቀመጥነውን እንጀራ እየበላን ነው? “የጦር ቡድን ተመስርቶ አንድ ከተማ ቢይዝ፤ ወታደሩ ተገልብጦ ወደኛ ይመጣል” የሚል ዜማ ይሰማል። ከተኛንበት እንንቃ። ትግሉን እንደጋቢ ከላይ ላይ ደርበን እንሂድ ቢባል፤ ሲሞቅና ሲበርድ የሚለበስና የሚጣል የውጭ አካል ይሆናል። ትግሉ የሚሳካው፤ ትግሉን ሕይወት ብለው ሲይዙትና ከሰውነት አዋኅደው፤ ትግሉን ሲሆኑት ነው። በአንድ ነፃ አውጪ ድርጅት ጠመንጃ ነፃነት የሚመጣበትን መንገድ ሳስበው፤ ሰውነቴ ይጨማደዳል። በዚህ የነፃ አውጪ ድርጅት መሪዎች አዳራሽ ነው የምንንፈላሠሠው ወይንስ ይህ የነፃ አውጪ ድርጅት ነፃ እንዲወጣ “በሚታገልለት” ሕዝብ እውነታ? የሚለው ከፊቴ ይደቀናል። በዚህ ጽሑፍ ጥቂት የውይይት ነጥቦችን አንስቻለሁ። ሀ) መነሻዬ፤ መታገያ መርኀችን ምንድን ነው? እንወያይበት። ለዚህ ጥያቄ የምንሠጠውን መልስ ወሳኝ ነው። ይህ ትግል የእኔ፣ ያንተ ወይንም ያንቺ የግል ትግል አይደለም። ይህ ትግል የኢትዮጵያዊያን በአንድነት ትግል ነው። ኢትዮጵያዊያን ደግሞ ከወያኔ ጋር በሀገራቸው በትንንቅንቅ ላይ ነው ያሉት። እኛም ሀገራዊ ውይይቶች አድርገን፤ ከሞላ ጎደል ሁላችንን የሚያስማማ መታገያ አንድ መርኅ ላይ እንድረስ እላለሁ። ይህ አሁን የለንም። ድቅድቁን የሀገራችን የፖለቲካ ጨለማ እኔ ብቻ ነኝ ትክክለኛ፣ ለሀገሪቱ እኔ አውቃለሁ ወይንም የምላችሁን ስሙ የማዛችሁን ሥሩ የሚለው ቅኝት፤ ቢያንስ በኛ ደረጃ አልፎበታል። ተማክረን እናደርገው። ሀገራዊ ውይይት ይቅደም። ሀገርን ሰብስቦ ውይይት ይደረግ የሚል ብዥታ የለኝም። ከሞላ ጎደል ግን፤ በዬተገኘው መድረክ፤ ግልፅ መውጣት ያለባቸውን ሀገራዊ ጉዳዮች ማኘክና ማላመጥ አለብን። መልሱ በሁላችንም ዘንድ አንድ ይሁንና እንነሳ። ለ) ቀጥሎ፤ የኢትዮጵያዊያንን ትግል ማን ይምራው? እንወቅ። በመሪነትና በታጋይነት ማዕከለኛውን ቦታ መያዝ ያለበት፤ ሕዝቡ ነው። የማያዳግም ሀገራዊ ነፃነት የሚያመጣና ሕዝቡን የሚያስነሣ ድርጅት ሕዝባዊ ነው። አንድ ወገንተኛ ሳይሆን አብዛኛውን ያቀፈ ነው። አብዛኛውን ያቀፍ ድርጅት ደግሞ፤ ማዕከላዊ ለሆኑ ሀገራዊ ጉዳዮች፤ አብዛኞችን ያካተተ መልስ በግልፅ ያስቀምጣል። ሀገር ቤት ያለውን እውነታ ያላካተተ፣ ሀገር ቤት ያለውን ታጋይ ያላስቀደመና በዚያ ያልተመራ ድርጅት፤ ጉልቻን ከመቀያየር የተለዬ የሚያመጣው ፋይዳ የለም። እኔ፤ ሀገር ቤት ውስጥ፤ ከወያኔ ጋር እየተጋፈጠ ያለው ወጣት፤ በሀገሪቱ ውስጥ ባለው ተጨባጭ ሁኔታ ተመሥርቶ፤ የአሁን ትግሉን የሚመራ ድርጅት ውስጥ ውስጡን ይፈጥራል የሚል እምነት አለኝ። አሁን አለ የሚል እምነት የለኝም። ሐ) ሌላው፤ የትጥቅ ትግሉን የተመለከተ ጉዳይ ነው። እንመርምረው። ከገጠር ወደ ከተማ ወይንስ በከተማ ውስጥ የሚለው ጥያቄ መልስ አልተሠጠውም። ዓለም አቀፉ የፖለቲካ ሀቅና የሀገራችን የፖለቲካ እውነታ፤ የተወሰኑ የታጠቁ ታጋዮች ከገጠር ተነስተው እንደወያኔ እየበረሩ አዲስ አበባ የሚገቡበት ክፍት ክስተት የትናንት ሆኗል። በኔ ግምት፤ ትግሉ ሕዝቡ ባለበትና በከተማ ውስጥ ነው። ትክክለኛ ድርጅት ከተመሠረተ፤ ባጭር ጊዜ ውስጥ የወያኔ ቡድን ይቀበራል። ሕዝቡን በያለበት የሚያስነሣ ድርጅት አጭር ትግል ነው የሚኖረው። ይህ የታጠቀ ቡድን አስፈላጊነትን ያጎላዋል እንጂ አላስፈላጊ አያደርገውም። የዚህን የታጠቀ ቡድን መልክ፣ ይዘት፣ አወቃቀር፤ አካሂያድና ሚና መሪ ድርጅቱ በቦታው፣ በሰዓቱና በሂደቱ ይወስነዋል። ከዝግጅት ክፍሉ፡- አቶ አንዱ ዓለም ተፈራ እንደዜጋ ያላቸውን ሃሳብ በጽሁፍ እንደገለጹ ሁሉ ያገባኛል የምንል ወገኖች ደግሞ በተመሳሳይ መልኩ ሃሳባችንን (የድጋፍም ሆነ የተቃውሞ) በግለሰብ ላይ ሳይሆን በጉዳዩ ላይ ብቻ በማድረግ ውይይቱን ማዳበር ይቻላል፡፡ እኛ እንደሚዲያ ሁሉንም እንደምናስተናግድ ለመግለጽ እንወዳለን፡፡
ከ46 ሀገራት የተውጣጡ 80 ታዋቂ የመረጃ አንጣሪ ተቋማት ዩትዩብ ሀሠተኛና የተዛቡ መረጃዎች ስርጭትን በመዋጋት ረገድ የሚጠበቅበትን ሃላፊነት እንዲወጣ የሚጠይቅ ግልጽ ደብዳቤ ለድርጅቱ ጻፉ። ሀሠተኛና የተዛቡ መረጃዎች በማህበረሰብ ትስስር፣ በዴሞክራሲ ስርዐትና በህብረተሰብ ጤና ላይ እያደረሰ ያለውን አሉታዊ ሚና በመዘርዘር የሚጀምረው ደብዳቤ ዩትዩብ ሀሠተኛና የተዛቡ መረጃዎችን ለሚያሰራጩ እንዲሁም ሴራ ለሚተነትኑ ግለሰቦችና ቡድኖች ዋነኛ መናኸሪያ ሆኖ መቀጠሉ እንዳሳሰበው ያብራራል። የደብዳቤው ጸሃፊዎች ዩትዩብ በፕላትፎርሙ የሚሰራጩ ሀሠተኛና የተዛቡ መረጃዎችን በመከላከል ረገድ የሚጠበቅበትን ሚና እየተወጣ አለመሆኑን በመጥቀስ የወቀሱ ሲሆን ይህም “ሀላፊነት የጎደላቸው ግለሰቦችና ቡድኖች በተጠቃሚዎች ላይ አሉታዊ ተጽዕኖ እንዲያደርጉ እንዲሁም እንዲደራጁና ገንዘብ እንዲሰበስቡ ፈቅዷል’’ ብለዋል። መረጃ አንጣሪ ተቋማቱ በጻፉት ደብዳቤ ባለፈው አንድ አመት በዩትዩብ የተሰራጩና ከፍተኛ ጉዳት አድርሰዋል ያሏቸውን ምሳሌዎች የዘረዘሩ ሲሆን ድርጅቱ ምንም አይነት የመከላከል እርምጃ አለመውሰዱን ጠቀሰዋል። በተለይም ችግሩ የእንግሊዘኛ ቋንቋ ተናጋሪ ባልሆኑና በማደግ ላይ ባሉ አገሮች ጎላ ብሎ እንደሚታይ አንስተዋል። ተቋማቱ ዩትዩብ በፕላትፎርሙ የሚሰራጩ ሠተኛና የተዛቡ መረጃዎችን ለመከላከል እርምጃዎችን መውሰድ እንዳለበት በተደጋጋሚ ያሳሰቡ ሲሆን መወሰድ አለባቸው ያሏቸውንም እርምጃዎች በዝርዝር አስቀምጠዋል። ከተዘረዘሩት መካከል ድርጅቱ ሀሠተኛና የተዛቡ መረጃዎችን ለመከላከል የሚጠቀምበትን አሰራር ጨምሮ በሌሎች ጉዳዮች ላይም ግልጽነትን እንዲያሰፍን፣ ከህግ ጋር የተገናኙ ቪዲዮዎችን ከማስወገድ በተጨማሪ ሀሠተኛና የተዛባ ይዘት በሚታይባቸው ቪዲዮዎች ላይ አውድና ማብራሪያ እንዲጨምር፣ በተደጋጋሚ ሪፖርት የሚደረጉ ቻናሎች (በተለይም ገንዘብ የሚያስገኙትን) አለማስተዋወቅና ከእንግሊዘኛ ቋንቋ ውጭ በሆኑ ይዘቶች ላይ ትኩረት ሰጥቶ እንዲሰራ የሚሉ ይገኙበታል።
ተመራጩ የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን የረጅም ጊዜ የውጭ ግንኙነት ልምድ ያላቸውን ዲፕሎማት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አድርገው ሊሾሙ መሆኑን የአሜሪካ መገናኛ ብዙሃን ዘገቡ፡፡ እንደ ኒውዮርክ ታይምስ ዘገባ ጆ ባይደን የሀርቫርድና የኮሎሚቢያ ዩኒቨርሲቲ የሕግ ምሩቅ የሆኑትን አንቶኒ ብሊንከንን ቀጣዩ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር እንደሚሾሙ ይጠበቃል፡፡ ብሊንከን በባራክ ኦባማ የአስተዳደር ዘመን ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር እንዲሁም ምክትል የብሔራዊ ደህንነት አማካሪ በመሆን ሰርተዋል፡፡ የጆ ባይደንም የቅርብ ሰው ናቸው፡፡ ለዓለም አቀፍ ትብብር ጠበቃ እንደሆኑ የሚነገርላቸው ብሊንከን አሜሪካን ትታው ወደ ወጣችው የፓሪሱ የአየር ንብረት ስምምነት እና ወደ ኢራኑ የኒዩክለር ስምምነት እንደሚመልሷት ይጠበቃል እንደ ኒውዮርክ ታይምስ ዘገባ፡፡ ሮይተርስ የብሊንከን ሹመት ነገ ይፋ ሊሆን እንደሚችል አስነብቧል፡፡ ተሿሚው በዓለም ላይ ላሉ ችግሮች መፍትሄው የተናጠል ሩጫ ሳይሆን ትብብር ነው ብለው እንደሚያምኑ ይነገራል፡፡ ሕገ ወጥ የመሳሪያ ዝውውርን፣ የኮሮና ቫይረስ ወረርሽን፣ የአየር ንብረት ለውጥና ሌሎችንም መግታት የሚቻለው በጋራ በሚገኙ መፍትሄዎች ነው የሚል አቋምን እንደሚያራምዱም ነው የሚነገረው፡፡ በ2015 የኒክለር ስምምነት ወቅት ስምምነቱን በቅርብ ከሚከታተሉት ሰዎች መካከል አንዱ የነበሩት ቀጣዩ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዶናልድ ትራምፕ ዋሸንግተን ከዚህ ስምምነት እንዲትወጣ ሲያደርጉ ተቃውመው ነበር፡፡ ከብሊንከን በተጨማሪም ባይደን ጃክ ሱሊቫንን ብሔራዊ የደህንነት አማካሪ፣ ሊንዳ ቶማስ ግሪን ፊልድን በተባበሩት መንግስታት ድርጅት የአሜሪካ አምባሳደር አድርገው እንደሚሾሙ ይጠበቃል፡፡ በአሜሪካ ውጭ ጉዳይ መስሪያ ቤት የአፍሪካ ጉዳዮች ረዳት ሚኒስትር የነበሩት ሱዛን ራይስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር፤ የቀድሞዋ የአሜሪካ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትርና የ2016 የዴሞክራቶች ፕሬዚዳንታዊ ዕጩ ሂላሪ ክሊንተን በተባበሩት መንግስታት ድርጅት የአሜሪካ አምባሳደር ሆነው በባይደን ሊሾሙ እንደሚችሉ ተገምቶ እንደነበር ይታወሳል፡፡
ሕብረት ኣፍሪቃ ብወገን ክልል ትግራይኳ ተቐውሞ የጋጥሞም እንተሃለወ፡ ዕድመ ሓላፍነት ፍሉይ ልኡኽ ቀርኒ ኣፍሪቃ ወዲ 85 ዓመት፡ ናይ ቅድም መራሒ ናጀርያ ኦሊሰጎ ኦባሳንጆ ከም ዘናወሐ ናይቲ ሕብረት ኮሚሽን ኣቦመንበር ሙሳ ፋቒ መሃማት ከም ዝሓበሩ ኢትዮጵያን ኢንሳይደር ኣፍሊጣ። ኮሚሽነር ሙሳ ፋቒ ነዚ ዘፍለጡ ኣቐዲሞም ምስቶም ፍሉይ ልኡኽ ተዘራሪቦም ብ10 መስከረም 2022 ብመንገዲ ትዊተር ኣብ ዘውጽእዎ መግለጺ ምዃኑ ተፈሊጡ። ሙሳ ፋቒ ኣብቲ መግለጺኦም ሕጂ እውን ኣብቶም ፍሉይ ልኡኽ ቀርኒ ኣፍሪቃ ጽኑዕ እምነት ከም ዘለዎም ጠቒሶም። ኣቦመንበር ኮሚሽን ሕብረት ኣፍሪቃ ኣብቲ ዝገብርዎ ልዝብ፡ እቶም ፍሉይ ልኡኽ ኣብቲ ዝሓለፈ ናይ ሓደ ዓመት ዕድመ ሓላፍነቶም፡ ብሓፈሻ ኣብ ዞባ ቅርኒ ኣፍሪቃ ብፍላይ ድማ ኣብ ጉዳይ ውግእ ኢትዮጵያን ክልል ትግራይን ከካይድዎ ንዝጸንሑ ስረሓት ንኢዶም። ኣብ መጻኢ ድማ ምስ ዝምልከቶም ዞባውን ዓለም ለኻውን ኣካላት እናተሓባበሩ ስረሖም ክቕጽሉ ከም ዘተባብዕዎም እቲ ዜና ኣፍሊጡ። ፍሉይ ልኡኽ ቀርኒ ኣፍሪቃ ናጀርያዊ ኦባሳንጆ፡ ኣብ ዝሓለፈ ሓደ ዓመት ኣብ ኢትዮጵያ ዘሎ ውግእ ብሰላማዊ መንገዲ ንምፍትሕ፡ ኣብ መንጎ ኣዲስ ኣበባን መቐለን ብተደጋጋሚ ክመላለሱ ጸኒሖም እዮም። ኣብ ሓደ ኣጋጣሚ እውን እቲ ጉዕዞ ሰላም ዘገምታዊ ኮይኑ፡ ናይ ምዕዋት ዕድል ከም ዘለዎ ገሊጾም ነይሮ። እንተኾነ ከምቲ ትጽቢቶም ኣይኮነን። እዚ ከምዚሉ እንከሎ፡ ብፍላይ ብወገን ትግራይ ኣብቶም ፍሉይ ልኡኽ ኮነ ኣብቲ ዝመዘዞም ሕብረት ኣፍሪቃ እምነት ከም ዘየብሉ ክገልጽን ናብ ፍደራላዊ መንግስቲ ኢትዮጵያ ከም ዘዳልዉ ክኸሶምን ጸኒሑ እዩ። ካብዚ ብምንቃል ከኣ ብወገን ክልል ትግራይ እቲ ትጽቢት ተገይርሉ ዝነበረ ዘተ ሰላም፡ ኣብ ክንዲ ብፍሉይ ልኡኽ ብሕብረት ኣፍሪቃ፡ ኣብዚ ቀረባ ግዜ ሓላፍነቶም ብምርጫ ንዝተዓወቱ ብዘረከቡ ፕረዚደንት ኬንያ ነበር እሁሩ ከኒያታ ክምራሕ እሞ፡ ውድብ ሕቡራት ሃገራት፡ ሕቡራት መንግስታት ኣሜሪካ፡ ሕብረት ኣፍሪቃን ሕቡራት ዓረብ ኢመረትን ድማ ክሳተፍዎ መጸዋዕታ ከቕርብ ጸኒሑ እዩ። ኣብዚ እዋንዚ ውግእ ኣብ መንጎ ሓይልታት መንግስቲ ኢትዮጵያን ክልል ትግራይን ብሰላም ክፍታሕ ዝነበሮ ተስፋ ተኾሊፉ፡ ከም ብሓድሽ ተጀሚሩ ይቕጽል ኣሎ። ስርዓት ህግደፍ ድማ ከምቲ ቀደሙ ብብዙሕ ኩርነዓት ብምሉእ ዓቕሙ ተሳትፎኡ ኣብቲ ውግእ ይቕጽል ኣሎ። ምስዚ ግና ሕጂ እውን ፍሉይ ልኡኽ ኣሜሪካ ኣብ ቅርኒ ኣፍሪቃ ብዝገበርዎ ጻዕሪ፡ ናይ ምቅርራብ ፈተነታት ይካየድ ኣሎ ዝብል ሓበሬታ ኣሎ። እንተኾነ ብወገን መንግስቲ ኣሚሪካ ኮነ፡ በቶም ኣብቲ ሓያል ውግእ ተጸሚዶም ዘለዉ ኢትዮጵያን ክልል ትግራይን ነዚ ብዝምልከት ዝተዋህበ መግለጺ አየለን። Tweet Last modified on Sunday, 11 September 2022 09:16 More in this category: « ኣብ ኣዲስ ኣበባ፡ ደቂ ኣንስትዮ ንሰላም ዝጽውዕ ሰልፊ ኣካይደን ክልላዊ መንግስቲ ትግራይ ንሰላማዊ መፍትሒ ዝምልከት መግለጺ ኣውጺኡ »
በኢትዮጵያ ዘላቂ ሰላምና መረጋጋት ለመፍጠር ለሚደረገው ጥረት፣ ጠንካራ ኢኮኖሚ ለመገንባት እንዲሁም የጤና ሥርዐት ለመዘርጋት ካናዳ እገዛ እንደምታደርግ ገለጸች። በኢትዮጵያ ዘላቂ ሰላምና መረጋጋት ለመፍጠር ለሚደረገው ጥረት፣ ጠንካራ ኢኮኖሚ ለመገንባት እንዲሁም የጤና ሥርዐት ለመዘርጋት ካናዳ እገዛ እንደምታደርግ በኢትዮጵያ የሀገሪቱ አምባሳደር ስቴፋኒ ጆቢን ገለጹ። በኢትዮጵያ የካናዳ አምባሳደር ስቴፋኒ ጆቢን፤ የካናዳና ኢትዮጵያ የቆየ ጠንካራ ወዳጅነት ተጠናክሮ የሚቀጥል መኾኑን ተናግረዋል። ኢትዮጵያ የገጠማትን ወቅታዊ ችግር እንድታልፍ ካናዳ እገዛ እንደምታደርግ አረጋግጠው የኢትዮጵያን የተለያዩ የልማት ጥረቶችም ትደግፋለች ብለዋል። በተለይም “ሴቶችን ማዕከል ያደረገው የውጭ ጉዳይ ፖሊሲያችንን መሠረት በማድረግ በኢትዮጵያ ሴቶችን ተጠቃሚ የሚያደርጉ ፕሮጀክቶችን እየደገፍን እንገኛለን” ሲሉ ተናግረዋል። በኢትዮጵያ የሚካሄደውን ሀገራዊ ምክክር ካናዳ በአዎንታዊ ጎኑ የምትቀበለውና ብሔራዊ መግባባት ለመፍጠር እገዛ የሚያደርግ መኾኑን ታምናለች ብለዋል። ሀገራዊ ምክክሩ የታለመለትን ግብ እንዲመታና በኹሉም ኢትዮጵያዊያን ዘንድ ተቀባይነት እንዲኖረው ኹሉን አቀፍና ግልጽ የፖለቲካ ሂደቶች ሊኖሩት ይገባል ነው ያሉት። በጦርነቱ ወቅት የተፈጸሙትን ኢ-ሰብዓዊ ድርጊቶች በተጠያቂነትና በፍትሕ ሥርዐት ገቢራዊ ማድረግም ወሳኝ መኾኑን አምባሳደሩ ጠቅሰዋል። የካናዳው ጠቅላይ ሚኒስትር ጀስቲን ትሩዶ ከጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) ጋር ከቅርብ ጊዜያት ወዲህ ተደጋጋሚ የስልክ ልውውጥ ማድረጋቸውን አብራርተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትር ጀስቲን ትሩዶ ለኢትዮጵያ አቻቸው ዶክተር ዐቢይ አሕመድ፤ ኢትዮጵያ ለሰብዓዊ ድጋፍ የወሰነችው የተኩስ አቁም ውሳኔ ተገቢ መኾኑን ገልጸውላቸዋል ብለዋል። ኢትዮጵያ የካናዳ ዓለም አቀፍ የድጋፍ ትብብር መርኃ-ግብር አንዷ ሀገር መኾኗን ገልጸው እንደ አውሮፓውያኑ አቆጣጠር ከ2021 እስከ 2022 ኢትዮጵያ 43 ሚሊዮን የካናዳ ዶላር ድጋፍ እንደተቀበለች ተናግረዋል። የገንዘብ ድጋፉም በኢትዮጵያ ጦርነቱን ጨምሮ በተለያዩ የሀገሪቱ አካባቢዎች ችግር ላይ የወደቁ የማኅበረሰብ ክፍሎችን የሰብዓዊ ድጋፍ ተደራሽ ለማድረግ የሚውል መኾኑን አስረድተዋል። ለኢትዮጵያ የልማት ግቦች መሳካት የሚያግዝ 74 ሚሊዮን የካናዳ ዶላር ድጋፍ ማድረጓን እንደገለጹ ኢዜአ ዘግቧል። በጦርነቱ ጾታዊ ጥቃት የደረሰባቸውን ሴቶች ድጋፍ ለማድረግና በኢትዮጵያ የሥርዐተ-ጾታና የሥነ-ተዋልዶ ጤና ለማጎልበት የሚደረገውን ጥረት እያገዘች መኾኑንም አምባሳደሩ ጠቅሰዋል። በሌላ በኩል በቅርቡ የካናዳ መንግሥት ይፋ ባደረገው ስደተኞችን የማቋቋም መርኃ-ግብር በመታገዝ በኢትዮጵያ ስደተኞችና ተቀባይ ማኅበረሰቦችን የትምህርት ተጠቃሚ እንዲኾኑ እየተሠራ ነው ብለዋል።
ሐተታ ግምገማ፡፡ ትንቢትና ነቢይነት፤ በነቢዩ ሺመልስ፤ ተፈራ ሥዩም የሕትመት ሥራ አገልግሎት፣ አ/አ፤ 2008 ዓ.ም.፤ 157 ገጽ። 70 ብር| 20 ዶላር| 15 ኢዩ። የመጽሐፉ መልእክት ምንድነው? የተጻፈው ለማን ነው? አጻጻፉ ግልጽ ነው? በቂ ማስረጃ አቅርቧል? ደራሲው በተለይ ባለፉት ሃያ አምስት አመታት በአገራችን ስለ ተከሰተው የነቢያትና የሐዋርያት አገልግሎት የማናውቀውን ለእርምት የሚሆን ምን አዲስ ነገር አስታወቀን? እነዚህንና ተመሳሳይ ጥያቄዎችን መጠየቅ ግድ ነው። እኛም ከመጽሐፉ እየጠቀስን በተለያዩ ጒዳዮች ላይ እንመካከር። 1/ ትንቢትና ነቢይነት:- ትንቢት፣ የትንቢት ሥጦታ፣ እና ነቢይነት በሚሉ ሦስት ክፍሎች ተከፋፍሏል። ንኡስ ክፍሎቹ ድግግሞሽ ይበዛቸዋል፤ ለምሳሌ፣ አጋቦስ የተባለ ነቢይ (የሐዋ ሥራ 11:27-30፤ 21:10-11) ገጽ 59፣ 77፣ 81፣ 89፣ 94፣ ወዘተ ላይ ተጠቅሷል። ገጽ 59 ላይ ይኸው አጋቦስ “አንጋፋ ነቢይ” ተብሏል። ደራሲው ከምን ተነስቶ “አንጋፋ” እንዳለ መረጃ ባያቀርብም፣ ዓላማው “ነቢይነት” ዋነኛ ነው ለማሰኘት የተደረገ ጥረት መሆኑ ግልጽ ነው። የመጽሐፉም ድክመት እዚህ ላይ ነው። “ትንቢትና ነቢይነት”ን ለቤተክርስቲያን ጥሪና ለአገልጋዮች ፍሬአማነት መመርመሪያ ማድረጉ የሙግቱን መሠረት አዛንፎበታል። እግዚአብሔርን በቅዱስነቱ፣ በፍቅሩ፣ እና በፈራጅነቱ ያልተገነዘበ አቀራረብ ሚዛናዊ ሊሆን አይችልማ! በትንቢትና በነቢይነት ላይ ማተኮር የ[አገራችን] ቤተ ክርስቲያን ዋነኛ ችግር ነው! “አካል ብዙ ብልቶች እንጂ አንድ ብልት አይደለምና። እግር። እኔ እጅ አይደለሁምና የአካል ክፍል አይደለሁም ብትል፥ ይህን በማለትዋ የአካል ክፍል መሆንዋ ይቀራልን? ጆሮም። እኔ ዓይን አይደለሁምና የአካል ክፍል አይደለሁም ቢል፥ ይህን በማለቱ የአካል ክፍል መሆኑ ይቀራልን? አካል ሁሉ ዓይን ቢሆን መስማት ወዴት በተገኘ? ሁሉም መስማት ቢሆን ማሽተት ወዴት በተገኘ?” (1ኛ ቆሮንቶስ 12:14-17)። 2/ የትንቢትና የነቢይነት አስተምህሮ በቀጥታ ሆነ በተዘዋዋሪ አሜሪካን አገር (ብሎም በአፍሪካ) ከተስፋፋው “ኢንዲፔንደንት ኔትዎርክ ካሪዝማቲክ፣” “ኢንተርናሽናል ሃውስ ኦፍ ፕሬየር፤” “ሸፐርዲንግ ሙቭመንት፣” ወዘተ ጋር የተያያዘ ነው። የመድረክ መብራትና የሙዚቃ ስልት፣ የአምልኮ መልክ፣ የገንዘብ አሰባሰብ፣ የአገልጋዮች አሰባበክ፣ ግለኛ ታዋቂነት፣ አዘማመርና ቁመና የአሜሪካ ቲቪና ድርጅት ተጽእኖ እንዳለበት ያሳያል፡፡ በዚያም በዚህም ራሳቸውን የሰየሙ፣ እርስበርስ የተሰያየሙ ነቢያትና ሐዋርያት፣ የዘመን ፍጻሜን ትምህርት ከተዓምራትና ከጮሌ ንግድ ጋር አስማምተው ይዘውታል። ደራሲው በዋቢነት ዊምበርን፣ ፍሮስትን፣ ኬኔት ሄጊንን፣ መሆኒን፣ ማጣቀሱ ይህን ድምዳሜ ግድ ይላል። እግዚአብሔር ግን በዚህም ውስጥ ሥራውን አይሠራም ማለት ጥበቡንና ኃይሉን አለመረዳት ነው! እንግዲህ ከእነዚህ አብዛኛዎቹ ራሳቸውን የአምላክ አፈ ቀላጤ እንደ ሆኑ ቆጥረዋልና ያፈቀዳቸውን ቢናገሩ እግዚአብሔር ተናግሮ ነው፤ በፍቅረ ንዋይና በዝሙት ቢያዙ፦ እግዚአብሔር ፍቅር ነው፣ አትፍረድ ብሏል! የኔን ጒድፍ የምታይ የራስህን ምሰሶ ምነው? መንጋውን አንበትን፣ ለሰይጣን መንገድ አንክፈትለት፤ ለኔና ለጌታ ተውልን! እያሉ ያዋክቡናል! ይቅርታ ካልኩ ወዲያ ጭቅጭቁ ምንድነው? ለዚያውም እኔ ሆኜ ነው፤ ተውኝ፣ ሥራዬን ልሥራበት ማለት ይቃጣቸዋል! በዚህም የክርስቶስን ማህበር የግለሰብ ንብረት እንደ ሆነ ያስመስላሉ። 3/ ደራሲው፣ “ክርስቶስ ኢየሱስ የነቢያት አውራና ምሳሌ ነው” ይለናል (ገጽ 82)። ለዚህም፣ ሳምራዊቱ ሴት “አንተ ነቢይ እንደ ሆንህ አያለሁ” ማለቷን (ዮሐንስ 4:19)፤ ዓይኖቹን የከፈተለትን፣ ስለ እርሱ ምን ትላለህ? ቢሉት “ነቢይ ነው” ማለቱን (ዮሐንስ 9:17)፣ ወዘተ፣ እንደ መረጃ አቅርቦልናል። የጠቀሳቸው የመጽሐፍ ክፍሎች መደምደሚያ ግን የሚገልጹት ኢየሱስን “የነቢያት አውራና ምሳሌ” ሳይሆን መሲሕና የእግዚአብሔር ልጅ መሆኑን ነው። ዮሐንስ 4፡19- ሴቲቱ። ጌታ ሆይ፥ አንተ ነቢይ እንደ ሆንህ አያለሁ ... ሴቲቱ። ክርስቶስ የሚባል መሲሕ እንዲመጣ አውቃለሁ፤ እርሱ ሲመጣ ሁሉን ይነግረናል አለችው። ኢየሱስ። የምናገርሽ እኔ እርሱ ነኝ አላት ... ሴቲቱም እንስራዋን ትታ ወደ ከተማ ሄደች ለሰዎችም። ያደረግሁትን ሁሉ የነገረኝን ሰው ኑና እዩ፤ እንጃ እርሱ ክርስቶስ ይሆንን? አለች። ከከተማ ወጥተው ወደ እርሱ ይመጡ ነበር ... ሴቲቱም። ያደረግሁትን ሁሉ ነገረኝ ብላ ስለ መሰከረችው ቃል ከዚያች ከተማ የሰማርያ ሰዎች ብዙ አመኑበት ... ሴቲቱንም። አሁን የምናምን ስለ ቃልሽ አይደለም፥ እኛ ራሳችን ሰምተነዋልና፤ እርሱም በእውነት ክርስቶስ የዓለም መድኃኒት እንደ ሆነ እናውቃለን ይሉአት ነበር።” ዮሐንስ 9፡17- ዕውሩን። አንተ ዓይኖችህን ስለ ከፈተ ስለ እርሱ ምን ትላለህ? ደግሞ አሉት። እርሱም። ነቢይ ነው አለ... እርሱ ክርስቶስ ነው ብሎ የሚመሰክር ቢኖር ከምኵራብ እንዲያወጡት አይሁድ ከዚህ በፊት ተስማምተው ነበርና... ወደ ውጭም አወጡት። ኢየሱስም ወደ ውጭ እንዳወጡት ሰማ ሲያገኘውም። አንተ በእግዚአብሔር ልጅ ታምናለህን? አለው። እርሱም መልሶ። ጌታ ሆይ፥ በእርሱ አምን ዘንድ ማን ነው? አለ። ኢየሱስም። አይተኸዋልም ከአንተ ጋርም የሚናገረው እርሱ ነው አለው። እርሱም። ጌታ ሆይ፥ አምናለሁ አለ፤ ሰገደለትም። 4/ ስለ ትንቢት ዓላማ ሲያስረዳ፣ “የሚተላለፈው መልእክት ፍርድን የተሞላ፣ ጨለማ የበዛበት፣ የሚያስፈራራ ወዘተ ከሆነ አጠራጣሪነቱን እያሰፋው ይመጣል” (ገጽ 36) ይለናል። ይህን የሚለው ትንቢት “ለማነጽ፣ ለመምከርና ለማጽናናት” የሚለውን ለማጽናት ነው። ሆኖም፣ ገጽ 77 (2ለ) ላይ ጴጥሮስ የአናንያን (እና የሰጲራን) በመንፈስ ቅዱስ ላይ መዋሸት ሲጠቅስ (የሐዋ. ሥራ 5:1-11)፣ ጴጥሮስ ይህን የተሰወረ ጉዳይ ያወቀው በመንፈስ ቅዱስ (በነቢይነት መንፈስ) እንደ ሆነ ለማስረዳት ነው። ደራሲው የዘነጋው ግን፣ ይኸ ሁኔታ የፍርድና የማጥራት እርምጃ መሆኑን ነው፤ ባልና ሚስቱ “መንፈስ ቅዱስን ሊያታልሉ፣ ሊፈታተኑ ተስማሙ” (5:3፣9)። ሁለቱም ተቀሠፉ። “በቤተ ክርስቲያን ሁሉና ይህንም በሰሙ ሁሉ ላይ ታላቅ ፍርሃት ሆነ” ብሏልና (የሐዋ ሥ 5:11)። 5/ ኢየሱስ ወደ ምድር የመጣው ለመፍረድ እንዳይደለ ለማስረዳት፣ “ዓለም በልጁ እንዲድን ነው እንጂ፥ በዓለም እንዲፈርድ እግዚአብሔር ወደ ዓለም አልላከውምና” የሚለውን ሲጠቅስ (ዮሐንስ 3:17)፤ ቀጥሎ፣ “በእርሱ በሚያምን አይፈረድበትም፤ በማያምን ግን በአንዱ በእግዚአብሔር ልጅ ስም ስላላመነ አሁን ተፈርዶበታል። ብርሃንም ወደ ዓለም ስለ መጣ ሰዎችም ሥራቸው ክፉ ነበርና ከብርሃን ይልቅ ጨለማን ስለ ወደዱ ፍርዱ ይህ ነው” የሚለውን ሳይጠቅስ አልፎታል (3:18-19)። 6/ ነቢያትና ሰባኪያንን ማወዳደር። “ቃሉን በጥልቅ የምናጠና ከሆነ ግን ነቢያቶች ከሰባኪያን ያለፈ አገልግሎት ያላቸው መሆኑን እንረዳለን” (ገጽ 76፣ አንቀጽ 4፣ መስመር 4-5)። ደራሲው “ነቢይ” እንደ ሆነ እናስተውል (በመጽሐፉ መጀመሪያ ገጽ ላይ “የትንቢት መልእክት” አስተላልፏል)። "ከሰባኪያን ያለፈ አገልግሎት" ምን ዓይነት ነው? 7/ ስለ ነቢያት ሲያወሳ፣ የዛሬዎቹን ነቢያት በነ ኤርምያስና ኤልያስ፤ የዛሬዎቹን ሐዋርያት፣ በነ ጴጥሮስና ጳውሎስ ልክ ያሰባቸው ይመስላል፤ እነዚያ ለዚያ ዘመን፣ እነዚህም ለዚህ ዘመን የሚል ይመስላል!! ቃሉ፣ “በሐዋርያትና በነቢያት መሠረት ላይ ታንጻችኋል፣ የማዕዘኑም ራስ ድንጋይ ክርስቶስ ኢየሱስ ነው፤ በእርሱም ሕንጻ ሁሉ እየተጋጠመ በጌታ ቅዱስ ቤተ መቅደስ እንዲሆን ያድጋል፤ በእርሱም እናንተ ደግሞ ለእግዚአብሔር መኖሪያ ለመሆን በመንፈስ አብራችሁ ትሠራላችሁ” (ኤፌሶን 2:20-22) ሲል፣ የማይደገም ጥሪና አገልግሎትን አመልካች ነው። “ከተመሠረተው በቀር ማንም ሌላ መሠረት ሊመሠርት አይችልምና፥ እርሱም ኢየሱስ ክርስቶስ ነው” (1ኛ ቆሮንቶስ 3:11)። “ወደ ተራራም ወጣ፥ ራሱም የወደዳቸውን ወደ እርሱ ጠራ፥ ወደ እርሱም ሄዱ። ከእርሱም ጋር እንዲኖሩና ለመስበክ እንዲልካቸው፥ ድውዮችንም ሊፈውሱ አጋንንትንም ሊያወጡ ሥልጣን ይሆንላቸው ዘንድ አሥራ ሁለት አደረገ” (ማርቆስ 3:13-15)። ኢየሱስ በታቦር ተራራ ላይ ሲጸልይ ሙሴና ኤልያስ ተገልጠው አነጋገሩት፤ ሐዋርያቱ ጴጥሮስ፣ ዮሐንስ፣ እና ያዕቆብ በዚያ ነበሩ (ማርቆስ 9:1-8)። 8/ “የሐዋ ሥራ 21:9 ትንቢትን ስለሚናገሩ አራቱ የፊሊጶስ ሴት ልጆች ይናገራል። እነዚህ ደናግል ሴት ልጆች ትንቢትን ይናገሩ እንጂ ነቢያት አልነበሩም። እነዚህ የፊሊጶስ ደናግል ሴት ልጆች የማነጽ አገልግሎት ይሰጡ ነበር እንጂ የወደፊቱን አስቀድመው አልተናገሩም። ሁሌም የወደፊቱን አስቀድሞ የሚናገረው ነቢይ እንጂ የትንቢት ሥጦታ የወደፊቱን ፈጽሞ ሊተነብይ አይችልም፤ ወይም ስለ ወደፊቱ ሙሉ የሆነውን ዕይታ ሊሰጥ አይችልም” (ገጽ 30፣ አንቀጽ 3፣ 4)። ስለ ፊሊጶስ ሴት ልጆች በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ የተጠቀሰው በሐዋርያት ሥራ 21:8-9 ብቻ ነው፣ “በነገውም ወጥተን ወደ ቂሣርያ መጣን፥ ከሰባቱም አንድ በሚሆን በወንጌላዊው ፊልጶስ ቤት ገብተን በእርሱ ዘንድ ተቀመጥን። ለእርሱም ትንቢት የሚናገሩ አራት ደናግል ሴቶች ልጆች ነበሩት፤” “ከሰባቱም” ሲል ፊሊጶስ ማዕድ እንዲያገለግሉ በሐዋርያት ከተሾሙት ዲያቆናት መሓል መሆኑንና ከሐዋርያው ፊሊጶስ ሌላ እንደ ሆነ ለማስረዳት ነው (የሐዋ ሥ 6:1-6፤ ማር 3:13-19፤ ዮሐ 1:44-46፤ 12:20-22)። በሌላ አነጋገር፣ ደራሲው ስለ ደናግሉ የፊሊጶስ ሴት ልጆች "የማነጽ አገልግሎት ይሰጡ ነበር እንጂ የወደፊቱን አስቀድመው አልተናገሩም" ላለው ማስረጃ አላቀረበም፡፡ የትንቢት ሥጦታንና ነቢይነትን ለምን እንደ ነጣጠላቸው አላብራራም! 9/ “ስብከት በእግዚአብሔር መንፈስ ሊነሳሳ ወይም ሊቀባ ቢችልም የአእምሮ ሲሆን፣ ትንቢት ግን ሁሌም ከፍጥረታዊ ያለፈ የሰውን አእምሮ የማይጠይቅና ፍጹም መንፈሳዊ ነው” (ገጽ 30፣ አንቀጽ 4)። ይህም፣ አእምሮንና መንፈስን በመነጣጠሉ፣ አእምሮን በማሳነሱ ያልተጠበቀ ችግር ፈጥሯል፤ “የነቢያትም መናፍስት ለነቢያት ይገዛሉ” ተብለናል (1ኛ ቆሮ 14:32)። እንደ ባለ አእምሮ እንድናስብ፣ በአእምሮ እንድናድግ (ሕጻናት ሆነን እንዳንቀር)፣ ከአእምሮ እንዳንወጣ ተብለናል (1ኛ ቆሮ 14:12-25፤ “ማንም መንፈሳዊ የሆነ ቢመስለው ይቺን የጻፍኩላችሁ የጌታ ትእዛዝ እንደ ሆነች ይወቅ፤ ማንም የማያውቅ ቢኖር አይወቅ፣ 14፡37-38)፤ “ሙሉ ሰው ወደ መሆን” እደጉ ሲለን በአእምሮ ጭምር ነው (ኤፌሶን 4:12-17)። አእምሮን ያገለለ መንፈሳዊነት መንፈሳዊ አለመሆን ብቻ ሳይሆን ተጠያቂነትን የሻረ ነው፤ አሁን ለምናየው ዝብርቅርቅ ዋነኛ መንስኤ “መንፈሳዊ” በሚል ሽፋን ሁሉም የሻውን በማድረግ መሠማራቱ ነው። 10/ “የትንቢት ሥጦታ ምሪትን ለማረጋገጫ እንጂ ለምሪት አልተሰጠንም” (ገጽ 33፣ አንቀጽ 1፣3) ሲል ምን ማለት ነው? 11/ በወጣቶችና “ቀደም ባሉት” መሓል የተከሰተውን ችግር ሲዳኝ፣ ወጣቱ ለውጥ ፈላጊ (ለውጡ ምን እንደ ሆነ ሳይጠቅስ)፣ “የቀደሙት” ግን “ትውፊት ላለማስነካት” የሚሹ ብሏቸዋአል። ስለ ተከሰተው ችግር በሰጠው ብያኔ፣ ሁለቱን ወገን ላለማስቀየም የሞከረ ይመስላል (ገጽ 32)! ለዚህ የጠቀሰው ኢያሱ 5:13-14ን ነው፤ “እንዲህም ሆነ፤ ኢያሱ በኢያሪኮ አጠገብ ሳለ ዓይኑን አንሥቶ ተመለከተ፥ እነሆም፥ የተመዘዘ ሰይፍ በእጁ የያዘ ሰው በፊቱ ቆሞ ነበር፤ ኢያሱም ወደ እርሱ ቀርቦ። ከእኛ ወገን ወይስ ከጠላቶቻችን ወገን ነህን? አለው። እርሱም። አይደለሁም፤ እኔ የእግዚአብሔር ሠራዊት አለቃ ሆኜ አሁን መጥቼአለሁ አለ።” ሰይፍ በእጁ የያዘው፣ ከእስራኤልም ከኢያሪኮም ወገን እንዳይደለ መናገሩ ነው ይለናል ደራሲው። ታሪኩን ባንረሳ፤ እስራኤል ዮርዳኖስን ተሻግረዋል፤ እግዚአብሔር በጄኔራል ኢያሱ መሪነት ኢያሪኮን መምታት እቅዱ ነበር (ኢያሱ 4-6)። የተመዘዘ ሰይፍ የያዘው ሰው፣ ከኢያሪኮ የወገነ አልነበረም፤ ሊወግንም አይችልም። የታየው ለኢያሱ ነው! ኢያሱ ከፊትለፊቱ ስለሚጠብቀው ዘመቻ እያሰበ ነው። የሙሴ ረዳት ሆኖ ሙሴ ሲሞት ሕዝቡን ከነዓን ለማግባት እግዚአብሔር የመረጠው ነው። ታላቅ ሸክም በትከሻው ላይ ነበረ። ከዚህ የተነሳ ሊያረጋጋው እግዚአብሔር እንዲህ ብሎት ነበር፦ “በሕይወትህ ዕድሜ ሁሉ ማንም አይቋቋምህም፤ ከሙሴ ጋር እንደ ሆንሁ እንዲሁ ከአንተ ጋር እሆናለሁ፤ አልጥልህም፥ አልተውህም። ለአባቶቻቸው። እሰጣችኋለሁ ብዬ የማልሁላቸውን ምድር ለዚህ ሕዝብ ታወርሳለህና ጽና፥ አይዞህ። ነገር ግን ጽና፥ እጅግ በርታ፤ ባሪያዬ ሙሴ ያዘዘህን ሕግ ሁሉ ጠብቅ፥ አድርገውም፤ በምትሄድበትም ሁሉ እንዲከናወንልህ ወደ ቀኝም ወደ ግራም አትበል። የዚህ ሕግ መጽሐፍ ከአፍህ አይለይ፥ ነገር ግን የተጻፈበትን ሁሉ ትጠብቅና ታደርግ ዘንድ በቀንም በሌሊትም አስበው፤ የዚያን ጊዜም መንገድህ ይቀናልሃል ይከናወንልሃልም። በምትሄድበት ሁሉ አምላክህ እግዚአብሔር ከአንተ ጋር ነውና ጽና፥ አይዞህ፤ አትፍራ፥ አትደንግጥ ብዬ አላዘዝሁህምን?” ብሎታል (ኢያሱ 1:5-9)። ደራሲው፣ “ኢያሱም ወደ ምድር በግምባሩ ተደፍቶ ሰገደና። ጌታዬ ለባሪያው የሚነግረው ምንድር ነው? አለው። የእግዚአብሔርም ሠራዊት አለቃ ኢያሱን። አንተ የቆምህበት ስፍራ የተቀደሰ ነውና ጫማህን ከእግርህ አውልቅ አለው። ኢያሱም እንዲሁ አደረገ” የሚለውን አልጠቀሰውም (5:14-15)፤ በተጨማሪ ዘጸአት 3፡5፣ ራእይ 19:9-10፤ 22፡8-9 ይመልከቱ። ታሪኩ የሚያስረዳን፣ የጦሩ መሪ እግዚአብሔር እንጂ ኢያሱ እንዳይደለ፣ ሕዝቡን ወደ እረፍት ሊያገባ “የተመዘዘ ሰይፍ በእጁ የያዘ ሰው” (ኢየሱስ፣ እውነተኛው ኢያሱ) እንደ ሆነ ሊያረጋግጥለት ነው! የዚህ ክፍል ቀዳሚ አሳብ፣ ሳይቀደስ የእግዚአብሔርን ሥራ መሥራት አይቻልም ነው፤ 12/ ጳውሎስ “ግትር” በመሆኑ፣ “በትንቢትና በነቢያት ሊገዛ አልፈለገም፣ አልወደደም” (ገጽ 58-60)። ሐዋርያውን “ግትር” የሚል ቃል አይስማማውም። ጒዳዩ የሌሎችን አሳብ የመቀበልና ያለመቀበል አይደለምና። ደራሲው የሐዋርያት ሥራ 20:22ን ሲያነብ፣ ቀጥሎ ቊ. 23 እና 24ን አለማንበቡ ላልሆነ ድምዳሜ ዳርጎታል። አገልጋዮችና ምእመን በትንቢትና በነቢያት እንዲገዙ ማስጠንቀቂያ ቢጤ ይመስላል! የሐዋ. ሥ 20፡22-24 “አሁንም፥ እነሆ፥ እኔ በመንፈስ ታስሬ ወደ ኢየሩሳሌም እሄዳለሁ፥ በዚያም የሚያገኘኝ ምን እንደ ሆነ አላውቅም፤ ነገር ግን መንፈስ ቅዱስ። እስራትና መከራ ይቆይሃል ብሎ በየከተማው ሁሉ ይመሰክርልኛል። ነገር ግን ሩጫዬንና ከጌታ ከኢየሱስ የተቀበልሁትን አገልግሎት እርሱም የእግዚአብሔርን ጸጋ ወንጌልን መመስከር እፈጽም ዘንድ ነፍሴን በእኔ ዘንድ እንደማትከብር እንደ ከንቱ ነገር እቆጥራለሁ።” “ከጌታ ኢየሱስ የተቀበልሁትን አገልግሎት” ሲል ሐዋ ሥ 9፡15-16 “ጌታም። ይህ በአሕዛብም በነገሥታትም በእስራኤልም ልጆች ፊት ስሜን ይሸከም ዘንድ ለእኔ የተመረጠ ዕቃ ነውና ሂድ፤ ስለ ስሜ ስንት መከራ ሊቀበል እንዲያስፈልገው እኔ አመለክተዋለሁና አለው” የሚለውን መጥቀሱ ነው። በሌላ አነጋገር፣ ሐዋርያት ሥራ 20፣ ኢየሱስ ከዓመታት በፊት ጳውሎስን ደማስቆ መንገድ ላይ ሲገናኘው የሆነውን የሚተርክ ነው! ጉዳዩ ራስን ስለ ማዳን ሳይሆን የክርስቶስን ጥሪ በመፈጸም ውስጥ መስዋእት ስለ መሆን ነው፤ ሁለቱ በጣም የተራራቁ አስተሳሰቦች ናቸው። ጳውሎስ እንደ ጌታው “በከንቱ እንዳልሮጥሁ በከንቱም እንዳልደከምሁ በክርስቶስ ቀን የምመካበት ይሆንልኛል። ነገር ግን በእምነታችሁ መሥዋዕትና አገልግሎት ተጨምሬ ሕይወቴ እንኳ ቢፈስ፥ ደስ ብሎኛል ... በመሥዋዕት እንደሚደረግ፥ የእኔ ሕይወት ይሠዋልና፥ የምሄድበትም ጊዜ ደርሶአል” (ፊል 2:16-17፤ 2ኛ ጢሞ 4:6)። 13/ “የእግዚአብሔር ሕዝብ የትንቢት ሕዝብ ነው” (መግቢያ ገጽ 9፣ አንቀጽ 1)። ምን ማለት ነው? 14/ “ማንም ሰው ምንጩ እንዳለው እስካላወቀ ድረስ ምንም ስሜት የለውም። እንዲያውም ቢረሳው ይሻላል እንጂ” ገጽ 99 ቁ.3 አንቀጽ 1፣ መስመር 1። ምን ማለት ነው? 15/ “ነቢያቶች የኃይማኖት መሪዎችንና ነገሥታትን ሲያርሙና ሲገሥጹ እንደዚሁም ሊመጣ ያለውን የእግዚአብሔርን በረከት ሆነ ቊጣ አስቀድመው በማወቅ ሕዝብን ሲያስጠነቅቁ እናያለን” (ገጽ 14፣ አንቀጽ 3፣ መስመር 3-5)። እውነታው ይኸ ከሆነ፣ ሀ/ የአገር መሪዎች በአምሳለ እግዚአብሔር የተፈጠረውን ሲያናክሱ፣ አገር ሲዘርፉ ነቢያት ምን ሲሉ ነበር? ለ/ ደራሲው የውጭ አገሩን ከመጥቀስ ይልቅ (ገጽ 103-107) ለምን በአገራችን ነቢያትና ሐዋርያት መሓል በገሃድ የታየውን አልጠቀሰም? ለጸሎት ሁለት መቶ ዶላር (አምስት ሺህ ብር) እጅ በጅ ሲጠየቅ፣ ወዘተ። መፍረድ ወይም የፍቅር ጒድለት እንዳይመስል ነው? ምእመንስ ስለ የትኛው ነቢይና ትንቢት እንደሚያወራ አውቆ ከጥፋትና ከስህተት ትምህርት ይታረምና ያምልጥ? የእግዚአብሔር ቃል ግን መንጋውን ከተኲላዎች ለማዳን ስምና ድርጊቱን ጠቅሶ ያስጠነቅቀናል፤ “ለሚወጣ ሁሉ በክርስቶስም ትምህርት ለማይኖር ሰው አምላክ የለውም፤ በክርስቶስ ትምህርት ለሚኖር አብና ወልድ አሉት። ማንም ወደ እናንተ ቢመጣ ይህንም ትምህርት ባያመጣ በቤታችሁ አትቀበሉት ሰላምም አትበሉት፤ ሰላም የሚለው ሰው በክፉ ሥራው ይካፈላልና” (2ኛ ዮሐንስ 9-11)፤ “የብርሃኑ ፍሬ በበጎነትና በጽድቅ በእውነትም ሁሉ ነውና ለጌታ ደስ የሚያሰኘውን እየመረመራችሁ፥ እንደ ብርሃን ልጆች ተመላለሱ፤ ፍሬም ከሌለው ከጨለማ ሥራ ጋር አትተባበሩ፥ ይልቁን ግለጡት እንጂ፥ እነርሱ በስውር ስለሚያደርጉት መናገር እንኳ ነውር ነውና፤ ሁሉ ግን በብርሃን ሲገለጥ ይታያል፤ የሚታየው ሁሉ ብርሃን ነውና” (ኤፌሶን 5:11-13)። ነገር ግን፥ ወንድሞች ሆይ፥ እናንተ የተማራችሁትን ትምህርት የሚቃወሙትን መለያየትንና ማሰናከያን የሚያደርጉትን ሰዎች እንድትመለከቱ እለምናችኋለሁ፥ ከእነርሱ ዘንድ ፈቀቅ በሉ፤ እንዲህ ያሉት ለገዛ ሆዳቸው እንጂ ለጌታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ አይገዙምና፥ በመልካምና በሚያቆላምጥ ንግግርም ተንኮል የሌለባቸውን ሰዎች ልብ ያታልላሉ (ሮሜ 16:17-18)። እንደ እነዚህ ያሉ ሰዎች የክርስቶስን ሐዋርያት እንዲመስሉ ራሳቸውን እየለወጡ፥ ውሸተኞች ሐዋርያትና ተንኮለኞች ሠራተኞች ናቸውና። ይህም ድንቅ አይደለም፤ ሰይጣን ራሱ የብርሃንን መልአክ እንዲመስል ራሱን ይለውጣልና። እንግዲህ አገልጋዮቹ ደግሞ የጽድቅን አገልጋዮች እንዲመስሉ ራሳቸውን ቢለውጡ ታላቅ ነገር አይደለም፤ ፍጻሜአቸውም እንደ ሥራቸው ይሆናል (2ኛ ቆሮንቶስ 11:13-15)። ማጠቃለያ፦ መጽሐፉ የአሳብ ድግግሞሽ ይታይበታል። በአንደኛው ክፍል ላይ የተሠመረበት አሳብ፣ በሌላኛው ክፍል ተፋልሶና ተድበስብሶ ይታያል። ይኸ ሊሆን የሚችለው፣ በተለያዩ ጊዜአት የተሰበኩ ትምህርቶች ሳይብላሉና ሳይገናዘቡ በአንድ ላይ መሰባሰባቸውን፤ ዋቢ የእንግሊዝኛ መጻሕፍትን ይዞታና አቀራረብ መከተሉና ማዋሃዱ እና የአርትዖት ሥራ መጓደሉን ነው። ደግሞ ጅምላ ድምዳሜ ይታይበታል። ጅምላ ድምዳሜ፣ ከአንዲት መነሻ ሁሉ አቀፍ እውነታን ማወጅ፣ ድምዳሜው የሚያስከትለውን አሉታዊ ተጽእኖ አለማስተዋል ነው። ትንቢትና ነቢይነት ለመማሪያ ጠቃሚ መጽሐፍ ነው። የቤተ ክርስቲያን መሪዎች መጽሐፉን በጥንቃቄ አንብበው ለምእመን ቢያብራሩ። ደራሲ ጠያቂና ነጋሪ ብቻ ሳይሆን ተጠያቂና አድማጭም ነውና፣ ደራሲ ነቢዩ ሺመልስ ከላይ ላነሳናቸው ጥያቄዎች ማብራሪያ ቢልክልን በ This email address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it. ለአንባቢ እናዳርሳለን። ክብር ሁሉ ለቤተ ክርስቲያኑ ጌታና አዳኝ ለክርስቶስ ኢየሱስ ይሁን!
ሰውየው ያገባት ሚስቱ ቤተሰቦቿ ሃብታሞች ነበሩ። እሱ ደግሞ መናጢ የሚባል ደሃ ነበር። አንድ ቀን የማይቀረው ሞት የሚስቱን አባት ነጠቀና ቀብር ወጡ። አስከሬን እየተከተሉ ሲያለቅሱ ባል ሚስቱ ጎን ሆኖ ልክ እንደሷ “አባቴ አባቴ” በማለት ያለቅስ ጀመር። ሚስትም ” የት የወለደህን ነው አባቴ የምትለው” በማለት አፍታ ወስዳ ባሏን ገሰጸችው። ባል ለቅሶውን ቀየረና “አባቷ፣ አባቷ …” በማለት ያስነካው ጀመር። ይህን ጊዜ ሚስት አሁንም ለቅሶዋን ቆም አድርጋ “የበላኸው ጨማ፣ የጠጣኸው ጠጅ አያንቅህም? አባቷ አባቷ የምትለው” አለችው። ባልም ደንግጦ ላፍታ ዝም በማለት ካሰበ በኋላ “አረ እኔስ ጨነቀኝ፣ አረ እኔስ ጨነቀኝ … ” በማለት እያለቀሰ የባለቤቱን አባት ሸኘ። ይህ አጠር ተደርጎ የቀረበ የቀድሞ ምሳሌ ነው። ኢትዮጵያውያን አገራቸውን ይወዳሉ። አገራቸውን በልጅ፣ በሚስት፣ በእናት፣ በአባት፣ በቤተሰብ … እየሰየሙ አንጎራጉረዋል። ተቀኝተዋል። ተደርሰዋል። ፎክረዋል። አቅራርተዋል። በዚህች አገራቸው ጉዳይ ለሚመጣ ማናቸውም ችግር “ቀልድ የለም” በማለት ልዩነታቸውን ወደ ጎን በመተው ተፋልመዋል። ወድቀዋል። ባንዲራቸውን ከፍ አድርገው ዘምረዋል። በአንድ ወቅት ተፈጥሯል ተብሎ ከተመሰከረልን “የባንዳነት ገድል” ውጪ፣ እኛ ኢትዮጵያዊያን ጠላት ሲመጣብን፣ ወራሪ ሃይል ሲያድምብን፣ አገራችንን ሊደፍሩ የሚቃጣቸው ሲነሱብን መተባበርና አንድ መሆን ልዩ ባህላችን ነው። የምንኮራበት ስጦታችንም ነው። ጠላትን ለመመከት በተደረገ ጥሪ በገዢዎቹ አኩርፎ “ወዲያ በሉ” የሚል ትውልድ አገራችን አላበቀለችም። ጠላትን ደቁሶና አሳፍሮ የሚመልስ ትውልድ እንጂ!! ህወሃት እመራዋለሁ የሚለውን ህዝብና አገር ወደ ጎን በማለት ከሻዕቢያ ጋር ፍቅር ተጣብቶ በቀልን በዘራበት ወቅት፣ ኢትዮጵያን የሚወዱ ዜጎችን በጠላትነት እየፈረጀ ሲወነጅል፣ የብሔር መርዝ እየዘራ አብሮ የኖረ ህዝብ ሲያጋጭ፣ አገርን ዘርፎ ለዘራፊ አሳልፎ ሲሰጥና የኢኮኖሚ አሻጥር በመፈጸም የህዝብ ሃብት ላይ ለጠቅላይ ሲጫወት፣ “ያገባናል” በማለት ለአገራቸው የሚከራከሩትን በጠራራ ጸሐይ ሲገል፣ ሲያስርና ሲያንገላታ ቆይቶ ራሱ በፈጠረው ችግር ህጻናትን በጀት ሲያስቆላ “ዞር በል” ያለው አልነበረም። ይልቁኑም ከዳር እስከዳር በመነሳት በባድመ ጦርነት ፈንጂ ላይ በመሮጥ አገርንና ህዝብን የሚያኮራ ገድል ለመፈጸም ተችሏል። “ጦርነትን እንሰራዋለን” የሚሉት ህወሃቶች ግራ ሲገባቸው፣ እንደ ህወሃት ተግባርና ተንኮል ሳይሆን ለአገር ቅድሚያ በመስጠት ሻዕቢያን በመደቆስ ድል ከተቀዳጁ በኋላ ዳግም ክህደት ተፈጽሞባቸው ውሉ ባልታወቀ ጦርነት ወገኖቻችን አሁን ድረስ በጦር ሜዳ እሳት ዳር ተጥደው ይገኛሉ። ይህ የሚሆነው ህወሃት ሊንደው ሌት ተቀን የሚባትትበት የቀደመው የአገር ፍቅር የትብብር መንፈስ እንጂ ሌላ ኢህአዴግ የፈጠረው ውለታ ይዟቸው አይደለም። ይህ በጎ ታሪካችን ነው። አገር ወዳድ የሆንን በሙሉ እንኮራበታለን። እንመካበታለን። በሌላ በኩል አስደንጋጭ ታሪክ አለን። ለመልካም ነገር የመተባበር ችግር አለብን። አገርን ለመታደግና በሰለጠነ መንገድ ልዩነትን የመቻቻል ጣጣ አለብን። በልዩነት ውስጥ ተባብሮ አገርን ወደ መልካም ጎዳና የማሸጋገር ራዕይና ፈቃደኛነት የለንም። የዛሬ አርባ ዓመት አካባቢ የግራው ፍልስፍና አራማጆች ነን በሚሉ የተሰበከው “በጠላቶቻችን መቃብር ላይ …” የሚል ለአንዱ ህልውና የሌላው መጥፋት ግዴታ እንደሆነ የታመነበት አስተሳሰብ እስካሁን ግራ አጋብቶን አለ፡፡ በንጉሱም፣ በደርግም ሆነ በዘመነ ኢህአዴግ ሊታረቅ ያልቻለው ይህ በሽታችን “በሞተ ስርዓትና አገዛዝ” እንድንመራ አስገድዶናል። ይህ በሽታችን ስር ከመስደዱ የተነሳ የአገራችንን ሁኔታና አካሄድ እንደ አልቃሹ ሰውዬ “አረ እኔስ ጨነቀኝ” የሚያሰኝ ሆኗል። እርስ በርስ የመጠላለፍና አንዱን በሌላው ላይ የማሳደም፣ ራዕይና አርቆ አሳቢነት፣ ከሁሉም በላይ ቀናነት የጎደለው የተቃውሞ ፖለቲካ መንደር ለሁሉም ወገኖች ዋስትና በሚሰጥ መልኩ አለመቃኘቱ የአገሪቱን ህልውና በእንቅርት ላይ ጆሮ ደግፍ አድርጎታል። በዚሁ ሳቢያ ህወሃት የዘራው የጥላቻ መርዝ የሚያረክስ መስመር የሚዘረጋልንና በተበዳዮችና በበዳዮች ዘንድ ክብር የሚሰጠው “ተተኪ” መሪ ማግኘት አቅቶን፤ ያሉን ተቃዋሚ ሃይሎችም “በጠላቶቻችን መቃብር ላይ …” በማለት ካልፈረሰ በስተቀር መገንባት አይቻልም በሚል ግራ የገባው ዲስኩር ሰክረው ሁለት አስርት ዓመታት “አረ እኔስ ጨነቀኝ” እያልን ለመኖር ተገደናል። ኢህአዴግ ወላልቋል። አሁን ከብበውና አንቀው ከያዙት ችግሮች አንጻር፣ እንኳን ለማይወዱት በስሙ ለሚምሉበት ግልገሎቹና ባሮቹ ዋስትናቸው ሊሆን እንደማይችል እየተነገረ ነው። ሙስናው፣ ድህነቱ፣ ፖለቲካዊ ንቅዘቱ፣ ማርጀቱ፣ በቡድን መከፋፈሉ፣ የተሳፈረበት የግፍ ባቡር ነዳጅ መጨረሱ፣ በከፍተኛ ደረጃ መተማመን የማይችሉበት ደረጃ ለመድረሳቸው ምስክር ሆኗል። ይኸው አደገኛ ወቅት አገር ወዳዶችን እያስጨነቀ ነው። አገር በቡድንና በደቦ ይመራል በሚል ዘባተሎ ምክንያት በየቀኑ የሚሰማው የስርኣቱ የመደንበር ምልክት ህግና ህጋዊነት ማክተማቸውን የሚያረጋግጥ ሆኗል። በህወሃትም ሆነ በኢህአዴግ ደረጃ አለቃና ታዛዥ መለየት አልተቻለም። የበላይና የበታች ተቀላቅሎ አቤት ማለት ያዳገተበት ወቅት ላይ ተደርሷል። “ህግ ፈረሰ፤ መንግስት ፈረሰ” ነውና !! አሁን ያለንበት ወቅት በለውጥ ቋፍ ላይ ነው። ከውስጥም ከውጪም ራሱ ህወሃትና ድቃይ ድርጅቶቹ ዘንድ ፍርሃቻ አይሏል። በትራፊ ዘመን ከህሊናቸው ጋር ለመታረቅ የሚመኙም አሉ። ባለቀ ወቅት አገራችን እንዳለች እንድትቀጥል እርቅን የሚሹ ኢህአዴጋዊያን ጥቂት አይደሉም። የህዋሃት ሰዎችም ቢሆኑ ከዚህ የስጋት ርእደት ውጪ እንዳልሆኑ እየተሰማ ነው። በሁሉም ደጅ “አረ እኔስ ጨነቀኝ” የሚሉ በዝተዋል። ያጣነውና የተቸገርነው ለበጎ ተግባር የሚያስተባብር ጀግና ብቻ ነው። በወዳጅም፣ በጠላትም፣ በመሃል ሰፋሪውም፣ በአብዛኛው አድፋጮችም (silent majority)፣ በህወሃት ቁንጮዎችም ሆነ ሌሎች ስማቸው ባልተጠቀሱት ዘንድ ተቀባይነት ያለህ፣ ያለሽ፣ ያላችሁ፣ የጸዳችሁ፣ ያልተነካካችሁ፣ “እንከበራለን” የሚል ጽኑ እምነት ያላችሁ “አረ እኔስ ጨነቀኝ” ለሚሉ ወገኖች ድረሱ!! ሁሉንም ወገን ነጻ የሚያወጣ ማን ነው? ማን ናት? ለሰብዓዊነት የቆመ … እንደ ሴትየዋ እንደ ራስህ ሳይሆን እኔ እንደምልህ … ከሚል የትዕዛዝና የታቃዋሚ መንግሥትነትና አምባገነንነት የራቀ፤ ራሱን ጨምሮ ሌላውን ነጻ የሚያወጣ እምነት ለኢትዮጵያ!
ማሕበር ባሕሬኛታት ኤርትራ፣ ብቀንዱ ንኤርትራዉያን ሰብ ሞያ ባሕሪ ብምጥርናፍን ብምዉህሃድን ከም ኣብ ኩሉ ዓውዲ ንሞያ ባሕሪ ብምምላክ ምስ ህሉው ስነ-ፍልጠታዊ ምዕባለታት ሞያ ባሕሪ ብምሱጋም፣ ንናይ ጽባሕ ንተፈጥርኣዊ ጸግጋ ቀይሕ ባሕሪ መሰረታ ጌራ ትህነጽ ሓያል ዲሞክራስያዊት ሃገረ ኤርትራ ጠሚቱ ዝሰርሕ ሞያዊ ማሕበር። ሞያ ባሕሪ ካብቲ ፍሉይ ዝገብሮ ሮቃሒ ተልዩ ምስ ኩሉ ዓውድታት ሕጊ፣ምህንድስና፣ሕክምና፣ቱሪዝም፣ሞጋዓዝያ፣ወጻኢ ዝምድናታት፣ሸቀጥ፣ጸጥታትን ብዓሚቅ ብምፍላጥን ብምትእስሳር ዝሰሕ ዓውዲ ከም ሙካኑ እዪ። ነዚ ኩሉ ብምዉህሃድ ድማ ቀይሕ ባሕሪ ኤርትራ ምስ ዘለዎ ኣዝዩ ኣገዳሲ ጂኦግራፊካዊ ኣቃዉማ ዞባዉያንን ኣህጉራዉያንን ትካላት ብምስሓብ ኣብ ዕብየት ቁጠባ ሃገርና ኤርትራ ዝህልዎ ተራ መሰረታዊ ሙካኑ ብመጽናዕቲ ዝተደገፈ እዩ። ሕማቅ ኣጋጣሚ ኮይኑ ካብ ትጽቢት ብዙሓት ወጻኢ ቀይሕ ባሕርና ኤርትራ ብፍሉይን ብዝከፍኤን ካብዚ ሓዲድ ምዕባለ ወጺኡ ዘርከበ ዓሻ ክምነዮ ምርኣይ መርኣያ እቲ ማዕረ ክንደይ ኣገዳስነት ባሕርና ረሲዕናን ሸለል ኢልና ኣብ ጋል መገዲ ተጸሚድና ምህላዉና ዘርኢ እዩ። ኣብ ናይ ጥበባዊ ምህዞን ብልህን ሙሁራቶም ተሞርኪሶም ብኢድ ኣዙር ባሕርና ክርከቡ ዝምድሩ ሊሂቃን ጎረባብቲ ልክዕ ከምቲ ንደርሆ እቲ ዘሽረክርከልኪ ዘለኩ ማይ ዉዑይ መሕጸቢኪ እቲ ካራ ድማ መከላከሊኪ እዩ ብዘስምዕ ደረቱ ዝሓለፈ ንዕቀት ካብ ባዶ ዝተበገሰ ኣይኮነንን። ኣቀዲምና ንስቅታ መንግስቲ ኤርትራ ኣብ ወግዓዊ ግህሰት ንልኡላዊ ቀይሕ ባሕሪ ኤርትራ ብመንግስቲ ኢትዮጵያ ዘቅረብናዮ ጽሑፍ ምዉካስ ይከኣል። ወፍሪ ኣብ ባሕሪ ልዑል ማልን ልዑል ዝተወሃሃደ ሞያዊ ዓቅሚ ምስ ሓያል ነዚ ዝቅልብ ኣካድምያዉያን ኢንስቲቱት ምስ ሓያል ናይ ዝምድናታት ናይ ወጻኢ መሻርክቲ ንግድን ቴክኖሎጅን ዝሓትት ዉን እዩ። ኣብ መጀመርታ ዓመታት ናጽነት ኤርትራ ብዘይካቲ ሕልክላካት ዝበዝሖ ምሃብ ኣገልግሎት ወደብ ንኢትዮጵያ ምስ ዞባዉያንን ኣህግራዉያን ትካላት ብዝነበረ ምትእስሳር ወፍሪ ቀይሕ ባሕሪ ኤርትራ ኣብ ኩሉ መዳይ ኣብ ዝሓጸረ እዋን ምህርቱ ክሕፈሰሉ ምክኣሉ ተኣምር ኣይነበረን። ኣብ ግዜ ሰውራ ኤርትራ ሰሪቱ ዝመጸ ሓይሊ ባሕሪ ኤርትራን ጨንፈሩን ምስቲ ዝነበሮ ንግዳዊ መስመር ተኣሳሲሩ ምስ ምምጻእ ናጽነት ኤርትራ ብዝለዓለ ናህሪ ስለ ዝቀጸለ እዩ። መብዛሕትኦም ካብ ህዝቢ ዓፋር ዝኮኑ ተቀማጦ ገማግም ቀይሕ ባሕሪ ኤርትራ ዝነበሮም ተራን ምትእስሳር ምስ ጎሬባብቲ ሃገራት ዉን ኣቅሊልካ ዝሬኤ ዉን ኣይነበረን።ብዝተገብረሎም ገዚፍ ወፍሪ ካብ ባህላዉያን ናብ ዘመናዉያን ኣብ ምስግጋር ሶጊሞም ዉን ምንባሮም ዝርሳዕ ኣይኮነን። እቲ ብሰሪ እዚ ሎሚ ኣብ ሕድሕድ ናይ ስልጣን ዉድድር ብምእታው ናብ ኣሳርን ተኣሳርን ሃዋሁ ብምእታው፣ ሃገር ከም ሽንቲ ገመል ብምጉታት ኣብ ፍጹም ዉልቀ መላኪ ብምቅያር ነቲ ብደምን ረሃጽን ቀያሕትን ጸለምትን ኤርትራዉያን ደቂ ህዝቢ ዝመጸ መሬታዊ ልኡላዉነት ኣብ ክንዲ ብቁጠባዊ ሓርነት ምድባስ ነታ እንኮ ዝተዓወተላ መሬታዊ ሓርነት ኣብ ዋጋ ዕዳጋ ከእትዋ ከሎ ዘገርም ኣይኮነንን። እቲ ዘገርም ኣባና ኣብቶም ዋናታት እዚ ብመስዋእቲ ኣቦታትና ዝተረክበ መሬታዊ ሓርነት ናትና እንበር ናቱ ከም ዘይኮነ ኣሚና ኣብ ሓደ ሰሚርና ዘይምቅላስናን፣ ኤርትራ ከም ናይ ዉልቁ ጌርና ብምርኣይ ብዘስምዕ፣ ካልእ ኣማራጺ ንምድላይ ጋል መገዲ ምምራጽና እዩ። ቀይሕ ባሕሪ ኤርትራ ክበሃል ከሎ ምግፋፍ ዓሳን ኣገልግሎት ወደብ ንኢትዮጵያን ጥራይ ዝመስለና ኣዚና ብዙሓት ሙካና ሓደ ካብቲ ዘለና ሃብቲ ከይንፈልጥ ብምግባር ኣብ ባሕርና ሸለልትነት ንከነርኢ ብፍላጥ ኮነ ምስ ዉልቃዊ ምድልዳል ስልጣን ንዉልቃዊ ረብሓ ከምቲ ኣንጭዋ ንምቅታል ሞጎጎ ብምስባሩ ብዘዕነዎ መጎጎ ዘይሓዘነስ ብዝቀተላ ኣንጭዋ ዝንየት እዩ ኮይንና ዘሎ። እዚ ጭልፋ ካብ ባሕሪ ኮይኑ ቀይሕ ባሕሪ ኤርትራ ንመጻኢት ኤርትራ መሰረት ቁጠባዊ ዕብየት ዘውሕስ ካብ ሙካን ሓሊፉ፣ ንጎረባብትናንን ኣህጉርናንን ወሃብ ኣገልግሎትን ምንጪ ኣታዊታት ኮይኑ ማእከል ስሕበት ዝከዉን ጂኦ-እስትራተጂካዊ ማእከል እዩ። ነዚ ብተፈጥሮ ዝተዓደልናዮ ጂኦ-እስትራቲጂካዊ ረብሓ ንምምንዛዕ ወይ ንምህሳስ ዝግበር ጻዕሪ ክቅጽል ሙካኑ ዝግመት እዩ።ነዚ ንምምካት ብቀንዱ ከም ማሕበር ባሕሬኛታት ኤርትራ በዚ ዓውዲ ክንዛረብ ተኮይና፣ ኤርትራዉያን ሰብ ሞያ ባሕሪ ንምጥርናፍ፣ ንምዉዳብ ከምኡ ዉን ብተሞክሮን ትምርትን ምዕባይን ካብ ዘለዉና መደባት እዩ። ነዊሕ ብምጥማት፣ ሓደስቲ ወለዶታት ንሞያ ባሕሪ ከም ሓደ ዓውዲ ብምምራጽ ኣብ ዓውድታት ምህንድስና ባሕሪ፣ ሞጋዓዝያ ባሕሪ፣ ንግዳዊ መራከቢታት ባሕሪ፣ ስነ-ሂወታዊ ስነ-ፍልጠጥ ባሕሪ፣ ሕጊ ባሕሪ፣ ምህዞን ስነ-ፍልጠታዊ ምርምራት ባሕርን፣ ኢንዳስትሪ ህንጸት መጎዓዝያ ባሕሪ፣ ማያዊ ቱሪዝም ወዘተ …፣ ኣኣብ ዘለዉዎ ሃገራት ንዘሎ ትምርታዊ ዕድላት ብምጥቃም ነዚ ዓውድታት ከጽንዑን ኣብዚ ማሕበር ብምጽንባር ንመጻኢት ኤርትራ መሰረት ንምንጻፍ ክትሰርሑ ማሕበር ባሕሬኛታት ኤርትራ ከም ወትሩ ጻዊዒቱ የሐድስ።
ፕሬዝደንቱ ጉብኝታቸው ተጨባጭ ውጤት ያስገኘ እና አለምን ሰላማዊ የሚያደርግ ነው ብለዋል፡፡ ኃይት ኃውስ ሳኡዲ አረቢያ የአየር በረራ ከእስራኤል ወደ ሳኡዲ አረቢያ እንዲሁም ከሳኡዲ አረቢያ ወደ እስራል እንዲደረግ መፍቀዷን ማስታወቋ የጉብኝቱ ወሳኝ ውጤት መሆኑን ገልጿል፡፡ የሳኡዲ አረቢያ ውሳኔ ታሪካዊ በመካከለኛው ምስራቅ መረጋጋትና ጸጥታ እንዲፈጠር መንገድ ይከፍታል ብለዋል ፕሬዝደንት ባይደን፡፡ ፕሬዝደንቱ ለሰባት አመታት ያህል አስከፊ የሰብኢዊ ቀውስ ውስጥ ባለችው የመን ውስጥ የነበረው ተኩስ አቁም መራዘሙ የፕሬዝደንቱ ጉብኝት ውጤት አድርገው መውሰዳቸውን መግለጫው ጠቅሷል፡፡ ኢራንን በተመለከተ ፕሬዝደንቱ በትብብር ኢራን እንድትገለል እና ኑክለር እንዳትታጠቅ እንደሚያደርጉ ተናግረዋል፡፡ ምግብ እና የአየር ንብረት ቀውስ በዚሁ መግለጫ ወራትን ባስቆጠረው በሩሲያ እና ዩክሬን ምክንያት የተፈጠረውን የምግብ ቀውስ ለመፍታት የገልፍ ትብብር ም/ቤት በቢሊዮን የሚቆጠር ዶላር ወጭ ለማድረግ ቃል መግባታቸውን አስታውቀዋል፡፡ በምርት መቀነስና በዋጋ መጨመር ምክያት እየዋዠቀ ያለውን የነዳጅ ገበያ በተመለከተ ሳኡዲ አረቢያ የአለምአቀፉን የነዳጅ ገበያ በማስተካከል ቀጣይነት ያለው እድገት እንዲኖር ትሰራለች ብሏል መግለጫው፡፡ አሜሪካ የነዳጅ አምራች ሀገራት የነዳጅ ምርትን በ50 በመቶ ለመጨመር መስማማታቸውን ፕሬዝደንት ባይደን ተገቢ ነው ብለዋል፡፡ ፕሬዝንቱ ባይደን እንደገለጹጽ የተወሰዱት እና እየተወሰዱ ያሉ እርምጃዎች ገበያውን ያረጋጋሉ፡፡
1 “አባት ሆይ! … አመሰግንሃለሁ” (25)፥ … በመንፈስ ቅዱስ አማካይነት ወልድ ወልድ የሚሆንበት “አባባ” የሚል ቃል በልባችን ውስጥ ይመነጫል (“አባባ” ሕፃን ልጅ አፍ መፍታት በሚጀምርበት ጊዜ የሚናገረው ቃል ነው)። በአብና በወልድ መካከል ባለው መግለጽ በማይቻል ውይይት ውስጥ እንገባለን። በቅድስት ሥላሴ ውስጥ እንገባለን። > ፍጥረት ሁሉ አላማውን ይፈጽማል፥ የእግዚአብሔር ልጅ እና የሰው ልጅ በሆነው በኢየሱስ ዋሽንት ድምጽ ተደስተን፣ ሰውን ከእግዚአብሔር ጋር የሚያዋሕደውን የሰርግ ግብዣ እንሳተፋለን። በስጋው አማካይነት እያንዳንዱ ስጋ ከክብር ጋር ይዋሐዳል። > አባባ ተብሎ የሚጠራ “የሰማይና የምድር ጌታ ነው” (25)። ለእኛ ቅርብና አፍቃሪ የሆነ አባታችን ልዑልና ሁሉን የሚችል ነው። እንደ ጣዖት እንዳይታይ፣ እግዚአብሔር የሚገለጸው በተቃራኒ ቃላት አማካይነት ነው፥ እርሱ ቅርብና ልዑል፣ አፍቃሪና ኃያል፣ ትሁትና ታላቅ፣ እናትና አባት ነው። > የአለም ጥበበኞችና ብልጦች ስልጣን ያለውን ጥበበኛ አምላክ እንዲኖራቸው ይፈልጋሉ። ትሁታንና ታናናሾች ግን የእግዚአብሔርን ጥበብና ኃይል የሚያገኙ በኢየሱስ ትህትና አማካኝነት ነው። ትንሽ ከሆንሽ ታዪዋለሽ፣ ትልቅ ከሆንሽ ግን ይደበቅብሻል። √ ኢየሱስ የእግዚአብሔር ልጅ ነው፥ ስጋው የፍጥረትና የፈጣሪ፣ የአባትና የልጆቹ መገናኛ በር ነው። ሰማይና ምድር የሚያገናኝ የእያዕቆብ መሰላል ነው (ዘፍጥረት 28፥10-17፤ ዮሐንስ 1፥51)። ቤተክርስቲያን በኢየሱስ አማካይነት የአብ ልጆች መሆናቸው በተገለጸላቸው ታናናሾች ላይ የተመሰረተች ናት። 2 “እናንተ ሁሉ … ወደ እኔ ኑ” (28)፥ … ኢየሱስ ከእርሱ ጋር ወደ አብ ፍቅር እንድንገባ ይጋብዘናል፣ ወደ ጥበብ ግብዣ ይጋብዘናል (ሲራክ 51፥23-27 “ያልተማራችሁ ሁሉ ኑ… እርሷ ነፍሳችሁን እየጠማች እስከ መቼ ያለ ጥበብ መሆን ትፈልጋላችሁ? … ያለ ገንዘብ ግዟት። አንገታችሁን ለቀንበሯ አቅረቡ… ቅርብ ናትና ትገኛለች… ብዙ ሳይደክመኝ ትልቅ ሰላም አገኘሁ”)። ኢየሱስ ራሱ ላልተማሩና ልምድ ለሌላቸው የሚቀርብ ጥበብ ነው፥ በነፃ የሚሰጥና ጣፋጭ ናት፣ በቀላል ትገኝና ትልቅ ሰላም ትሰጣለች። እውነተኛ ምግብ እግዚአብሔርን እንደ አባትና ራሳችንን እንደ ልጆች ማወቅ ነው፥ ይህ ደግሞ በአንድ አባት ልጆችና በወንድማሞች ፍቅር የሚያስደስት የመንፈስ ቅዱስ ስጦታ ነው። > በፍጥረትና በሰው ታሪክ ውስጥ፣ በሙሴ ሕግና በቃል ኪዳን አማካይነት እየተጋረደች የተገለጸች የማትታይ ጥበብ አሁን ተገለጸች። በኢየሱስ አማካይነት ቀርባ ትገኛለች፥ የአብና የወልድ ፍቅር ውጤት ናት። √ ለሙሴ የተሰጠ ሕግ ለህይወት የሚጠቅም ሲሆን፣ ህይወትን ግን አይሰጥም። ከባድ ሽክም ነው፥ ያዛል፣ ይከሳል፣ ይፈርዳል… ፍቅር ግን “ሕግን ሁሉ ይፈጽማል” (ወደ ሮም 13፥10፤ ማቴዎስ 7)። አንድ እናት በፍቅር ለልጇ የምታደርገወን ሁሉ ማዘዝና ማስገደድ የሚችል ምንም ሕግ የለም። > ፍቅር ሕግን አይቃወምም (ሕግን የሚቃወም ሁሉ ራሱ የሕግ ባርያ ነው)። በፍቅር የሚመራ ሁሉ ግን የሕግ ታዛዥ መሆኑን ትቶ የፍቅር ታዛዥ ይሆናል፥ ፍቅር ራሱ አዛዡና ሕጉ ይሆናል። የነፃነት ሕግ ነው። ሕግ ካሁን በኋላ ደስታ፣ እረፍትና በሰንበት ቀን ለምግብ የሚጋብዝ አዲስ ህይወት ነው (12,1)፥ እንደ እግዚአብሔር መኖር ነው። እረፍትና የሰው እውነተኛ ቤት እግዚአብሔር ራሱ ነው (29)። ሰው በአብና በወልድ መካከል ባለው ፍቅር ውስጥ ቤቱን ሠርቷል። > “ቀንበሬን በላያችሁ ተሸከሙ” (29)፥ … ቀንበር የቤት እንስሳ በራሱ ኃይል ይበልጥ መጠቀም እንዲችል የሚያደርግ ማሠሪያ ነው። የኢየሱስ ቀንበር ልዝብ ነው። “በወደደኝና ስለ እኔ ራሱን አሳልፎ በሰጠው” ፍቅር እኖራለሁ (ወደ ገላትያ 2፥20)። “ወፍ ክንፎቹ ከተነቀሉበት፣ ክብደቱ የሚቀንስ ቢመስልም፣ መሬት ላይ ይታገዳል። ክንፎቹን ስጠው፣ ይበራል” (Augustine †430)። የፍቅር ሕግ የምንሸክመው ሽክም ሳይሆን፣ የሚሸከመን ሽክም ነው። የማይከብድ ክብደትና ቀላል የሚያደርገን ሽክም ነው። ፍቅር የውስጣችን መለኮታዊ ኃይልና የእግዚአብሔር መንፈስ ራሱ ነው። > “ከእኔም ተማሩ” (29)፥ … “አለምን ለመፍጠር ከእኔ መማር አይጠየቅባችሁም፣ የሚታየውንና የማይታየውን ለመፍጠር፣ ተአምራትን ለመሥራትና የሞቱትን ከሞት ለማስነሳት አንድትማሩም አልጠይቃችሁም። ይልቁንም የዋህና ትሑት ስለሆንኩ እንደኔ የዋሃንና ትሁታን ሁኑ። ወደ ከፍተኛ ደረጃ መድረስ ከፈለጋችሁ፣ ከዝክትኛ ደረጃ ጀምሩ። ከፍታ ያለውን ታላቅ ሕንፃ መገንባት ከፈለጋችሁ፣ ወደ ታች ቆፍራችሁ ከመሠረት ትጀምራላችሁ። ይህ ትህትና ነው… ሕንፃው ከፍ ባለበት መጠን፣ መሠረቱ ወደ ታች መቆፈር አለበት” (Augustine †430) √ “ለነፍሳችሁም እረፍት ታገኛላችሁ” (29)፥ … ትንቢተ ኤርምያስ 6፥16፥ “በየጎዳናው ቆማችሁ ተመልከቱ፤ ጥንታዊና መልካም የሆነችው መንገድ የትኛዋ እንደሆነች ጠይቃችሁ ተረዱ፤ ባገኛችኋትም ጊዜ በእርሷ ተጓዙ፤ ለነፍሳችሁ ሰላም ታገኛላችሁ”። ሰላም ማለት ይህን ጥንታዊ መንገድ ማገኘት ማለት ነው፥ ጥንታዊ መንገዱ የኢየሱስ መንገድ ነው፣ ወደ አብና ወደ ራሳችን እረፍት ቦታ የሚመራን የየዋህነትና የትህትና መንገድ ነው።
የ«S» መነሻ ከቅድመ-ሴማዊ ጽሕፈት «ሺን» እንደ ሆነ ይታስባል። በዚህ ጽሕፈት ፊደሉ የጥርስ ስዕል መስለ። ቅርጹ ከዚያ በፊንቄ (ከነዓን) ሰዎች ተለማ። በነዚህ ጽሕፈቶች የ«ሽ» ድምጽ ለማመልከት ጠቀመ፤ ይህ ድምጽ ግን በግሪክኛ ስላልኖረ ለ«ስ/ሥ» ይጠቀም ጀመር። ከዚህም በግሪክ አልፋቤት "ሲግማ" (Σ σ) ደረሰ። በግዕዝ አቡጊዳ ደግሞ «ሠ» («ሠውት») የሚለው ፊደል ከቅድመ-ሴማዊው «ሺን» ስለ መጣ፣ የላቲን 'S' ዘመድ ሊባል ይችላል። ትንሹ SEdit የትንንሾቹ ላቲን ፊደላት ልማድ ቀስ በቀስ በ400 እና 770 ዓም መካከል ተለማ። በመጀመርያ ግን የትንሹ «S» ቅርጽ እንደ ſ መሰለ። በ1425 ዓም ግድም የኅትመት ማተሚያ ከተፈጠረ በኋላ፣ ትንሹ ቅርጽ «s» በቃል መጨረሻ ብቻ ይታይ ጀመር። ይህ ልማድ የተወሰደው ደግሞ በግሪክኛ እስከ ዛሬ የ«σ» ቅርጽ በቃል መጨረሻ እንደ «ς» መጻፉን ለመምሰል ነበር። ቀስ በቀስ ይህ «ſ» ጥቅም በኋላ ጠፋና ትንሹ S ምንጊዜም እንደ «s» ይጻፍ ጀመር። ይህ ለውጥ በእስፓንኛ ከ1752 እስከ 1758 ዓም ድረስ ተፈጸመ፤ በፈረንሳይኛ ከ1774 እስከ 1785 ዓም፣ በእንግላንድ ከ1777 እስከ 1816 ዓም፣ በአሜሪካ ከ1787 እስከ 1802 ዓም ድረስ የ«ſ» ጥቅም ከህትመት ጠፋ።
በእናት ሞት ሰበብነት የተነሰውና ..የህይወት ትርጉም.. የተሰኘው የዋለልኝ እምሩ መጽሐፍ ..ያልተመረመረ ህይወት ዋጋ የለውም.. (unexamined life is not worth living) የሚለውን የጥንቱን ፈላስፋ ሶቅራጥስ አባባል መነሻው አድርጐ ያልፈተሸው የህይወት መስክ የለም፡፡ ይህን ለማሳካት ደግሞ ሃይማኖትን፣ ፍልስፍናንና ሳይንስን በጥልቀት መዳሰሱ ግድ ነውና ያንንም በሚገባ አድርጓል፡፡ በአንትሮፖሎጂና በፍልስፍና የትምህርት ዘርፎች መመረቁም የመረጃ ብርበራውንም ሆነ የአቀራረብ ስልቱን ሳያቃኑለት አይቀርም መሰል የዘመናቱን የሰው ልጆች የህይወት ትርጉም ፍለጋ ታሪክ፣ 322 ገጽ ባለው መጽሐፍ አሳጥሮና አሳምሮ ማቅረብ የቻለበት ጥበብ ድንቅ የሚሰኝ ነው፡፡ በሰከነና በበሰለ አቀራረቡ ምክንያት ቆይቶ የሚመጣው ብይኑ ምን እንደሆነ ለመጠርጠር እስኪቸግረን ሚዛኑን ለመጠበቅ ያደረገው ጥረትም ምሁራዊ ዲሲፕሊኑን ብቻ ሳይሆን ቅን ሰብዕናውንም የሚያመለክት ሆኖ አግኝቸዋለሁ፡፡ እነሆ እኔ ደግሞ ..ፈትኑ መልካም የሆነውን ያዙ!.. የሚለውን መለኮታዊ ቃል በምክንያት ዋቢ አድርጌ አባይን በጭልፋ እንዲሉ ዓይነት ከመጽሐፉ የጨለፍኩትን የህይወት ትርጉም ፍለጋ ለእናንተ ላቃምስ ነው፡፡ መጽሐፉ- የሰው ልጅ የህይወት ትርጉም መነሻ ጥያቄዎቹን ሥርዓት ባለው መንገድ ዕውቀት መገንባት ሲጀምር ከሚያነሳቸው መሠረታዊ ጥያቄዎች መካከል የህልውና ጉዳይ ዋና ሆኖ፣ አጠቃላዩን የህልውና መንስኤ በተመለከተም በፍልስፍና ዲበአካላዊ (metaphysical) በሆነ አመለካከት ሳይንሳዊ ጥናትና ምርምር ማድረግ ጀመረ፡፡ በዚህ አቅጣጫ የአስተሳሰብ አድማሱን አስፍቶም ..የህልውና መሠረቱ ምንድነው? መኖር ወይም አለመኖር ራሱ ምንድነው?፣ በእርግጥ ፈጣሪ አለ ወይ?.. ብሎ መመርመርን አወቀበት፣ በሃይማኖታችን የማይጠፋ ህልውና የሸለምነው ሰው ፍጻሜው አፈር ከሆነ የመፈጠር ትርጉሙ ምንድነው? የሚሉት ጥያቄዎቹም ተገቢ ጥያቄዎች ሆኑ ይላል፡፡ ፈላስፋዎቹ ..ህይወት ትርጉም አለው.. ሲሉም ሆነ ..የለውም!.. ሲሉ ያቀረቡትን ምክንያት በስፋት ይዘረዝራል፡፡ መጽሐፉ የህይወትን ትርጉምና ዓላማ በጥልቀት መመርመር የተጀመረው በታላቁ ግሪካዊ ፈላስፋ ሶቅራጥስ (469-399 ከክ.ል.በ) እንደነበር ሲገልጽ የፍልስፍናው ዓለም የህይወትን ትርጉም የተረዳው በሁለት መንገድ ነው፡፡ በሁለንተናዊነቱ (universality) እና በአንጻራዊነቱ፡፡ የህይወትን ሁለንተናዊነት በተመለከተ ህልውናን በሁለት ዓለሞች ከፍሎ በመረዳቱ የሚታወቀው የሶቅራጥስ ተማሪ የነበረው ፕሌቶ (428-348 ከክ.ል.በ) ነው፡፡ ፕሌቶ የማይለዋወጡና ዘለዓለማዊ የሆኑ ፍም ነገሮች Ideas-Forms የሚኖሩበትን ዓለም ..የወዲያኛው.. ብሎ ሰየመው፡፡ ምጡቅነቱን (Transcendental) ለመግለጽም ያንን ዓለም “The world of Being” ሲለው ተለዋዋጭ ጊዜያዊና ፍምነት የሌላቸውን ቁሳዊ ነገሮች የሚኖሩበትን ዓለም ደግሞ “the world of becoming” በማለት ጠርቷቸዋል፡፡ የጀርመኑ ሃሳባዊ ፈላስፋ ጆርጅ ሄግልም (1770-1831 ዓ.ም.) በአመዛኙ ያተኮረው ከሰው አዕምሮ ውጪ ሆነው ራሳቸውን ችለው ስለሚኖሩ ፍም ሃሳቦች (Absolute Ideas) ሲሆን የነገሮችን የተናጠልና የወል ተፈጥሮ ዲያሌክቲካዊ ግንኙነት መሠረት በማድረግ ህልውና ትርጉም ያለው መሆኑን አስረድቷል፡፡ ይሁንና ግን የነዚህን ሃሳባዊ ነገሮች ህልውና ማረጋገጥ ስለማይቻል ለሰውም ሆነ ለሌላው የመኖር ትርጉም ናቸው ለማለት ማስቸገሩን ይገልጻል፡፡ ከዚህ በተቃራኒ የቆመው የአንጻራዊነት (relativism) ፍልስፍና የሁለንተናዊነትን አስተያየት አይቀበልም፡፡ ከዚህ ፍልስፍና አራማጆች መካከል ሲንገር የተባሉት ፀሐፊ የተናገሩት እንዲህ ነው Y§ል- ..በህዋ ውስጥ ባሉ ነገሮች ሁሉ በተመሳሳይነት የሚገኝ አንድ ወጥ የሆነ ትርጉም የለም፡፡.. በአጠቃላይም በዚህ ፍልስፍና አራማጆች ዘንድ የህይወት ትርጉም መሠረቱ ተፈጥሮም ሆነ ከተፈጥሮ ውጭ የሆኑ መንፈሳዊ ኃይሎች አይደሉም፡፡ ይልቁንም የሰው ልጅ የህይወት ትርጉም መሠረቶች ራሳቸው ሲሆኑ ለግለሰቦች ፍላጐታቸው፣ ምርጫቸው፣ ውሳኔያቸው፣ አመለካከታቸውና እምነታቸው የህይወት ትርጉማቸው ነው፡፡ ለዚህ አመለካከት አንኦት ሰጥተው የሚያቀነቅኑት ፈላስፎች ደግሞ ህልውናውያን (existentialist) ይባላሉ፡፡ የፍልስፍናው ጠንሳሽ የሆነው ዣን ፖል ሳርተር (J-P Sarter 1905-1980 ዓ.ም.) የህይወት ትርጉም የግለሰቦች የምርጫ ጉዳይ መሆኑን ለመግለጽ የሚከተለውን ስለማለቱ Y«QúL- ..የምንመርጠውን እንኖራለን፣ ደፋር መሆን ይቻላል፣ ፈሪም መሆን ይቻላል፣ የዋህ ወይም መጥፎ ሰዎች ልንሆን እንችላለን፤ የምንሆነው ግን የመረጥነውን ነው፡፡.. አንዳንድ ፈላስፎች ግን ግብን ከማሳካት በተጨማሪ የሥነ-ምግባር እሴቶች የህይወት ትርጉም ግብዓት መሆን ይቻላል፣ የዋህ ወይም መጥፎ ሰዎች ልንሆን እንችላለን የምንሆነው ግን የመረጥነውን ነው፡፡.. አንዳንድ ፈላስፎች ግን ግብን ከማሳካት በተጨማሪ የሥነ-ምግባር እሴቶች የህይወት ትርጉም ግብዓት መሆን እንዳለባቸው ይገልጻሉ፡፡ ይህን መሠረታዊ አመለካከት በዘመናዊው ዓለም በስፋት ተቀባይነት እንዲያገኙ ያደረጉት ደግሞ ሰብዓውያን (Humanists) የሚባሉ ምሁራን ናቸው፡፡ የህይወት የመጨረሻ ግብ ምንድነው? ፀሐፊው የህይወት ትርጉም ፍለጋውን በስፋት ቀጥሏል፡፡ እኔ ደግሞ መሠረታዊ ናቸው የምላቸውን ብቻ በጥቂት በጥቂቱ እየቆነጠርኩ ነው፡፡ የህይወት ትርጉምና ዓላማ እንደየግለሰቦች አመለካከት የተለያየ ነው፡፡ ትርጉም ያለው ህይወት ማለት ለአንዱ ችሎታውን አውጥቶ መጠቀም ሲሆን ለሌላው ፍቅርን መስጠትና መቀበል ነው፡፡ ለአንዱ ተጋጣሚን አሸንፎ ሥልጣን ኮርቻ ላይ መፈናጠጥ ሲሆን ሌላው ደግሞ የህይወትን ትርጉም ከገንዘብ ነጥሎ ማሰብ አይሆንለትም፡፡ ይህም ሆነ ያ ግን የፈለጉትን አግኝቶ ደስ መሰኘት የሰው ልጅ የህይወት ትርጉም ማጠንጠኛ ይመስላል፡፡ ለፈላስፋው አርስቶትል የህይወት መልካሙ ነገር (the highest good) ለብዙ ጊዜ እርካታን የሚያላብስ ደስታ ሲሆን መገኛው ግን ስሜትን ተቆጣጥሮና በህሊና (reason) እየተመሩ መኖርና በዓለም ውስጥ ስላለው የተፈጥሮ ሥርዓት በፍልስፍና ዕይታ በጥልቀት እያሰቡና እየተመራመሩ መረዳት መቻል ወይም የተመስጦ ህይወት (contemplative life) የደስታ ምንጭ ነው፡፡መጽሐፉ መነበቡን ቀጥሏል፡፡ በፍልስፍናው ዓለም ደስታን ከሁሉ ነገር በላይና የመጨረሻ የህይወት ግብ የሚያደርገው አመለካከት ተድላዊነት ወይም ሐሴታዊነት (Hedonism) ይባላል፡፡ ይላል፡፡ y..ሐሴታዊነት´ መነሻ የሆነው ሶቅራጥስ ቢሆንም ራሱን የቻለ የፍልስፍና ርዕስ እንዲሆን ያደረገው ግን የሴሬኒያን ፈላስፋዎች (cryonic) መሪ አሪስቲፐስ (435-356 ከክ.ል.በ) መሆኑን ይገልጻል፡፡ ሐሴታዊነት ይበልጥ ስፋትና ጥልቀት ያገኘው በኢፒኩረስ (341-270 ከክ.ል.በ) ሲሆን የዘመናዊው ዓለም የዚህ አስተሳሰብ ዋና አቀንቃኞች ደግሞ ጀርሚ ቤንትሃም እና ጆን ስቶርት ሚል መሆናቸውን ይጠቁማል፡፡ ይሁን እንጂ የጥንቶቹ ፈላስፎችና ዘመነኞቹ አተያይ ለየቅል ነው፡፡ ይኸውም አሪስቲፐስ እና ኢፒኩረስ ደስታን ከግለሰቦች አንጻር ሲመለከቱ (egoistic hedonism) እንግሊዛውያኑ ደግሞ በግለሰቦች ተወስኖ የማይቀርና ሁሉ ሊካፈሉት የሚገባ ማኅበራዊ ደስታን (social hedonism) ናፋቂ ናቸው፡፡ ይህም ብቻ አይደለም፤ ግሪካውያኑ ሃሴታውያንም ቢሆኑ ግለሰባዊ ደስታ ራሱ ከየት ይመነጫል ለሚለው የሚሰጡት ትርጉም የተለያየ ነው፡፡ በዚህም መሠረት አርስቲፐስ ጥልቅ የሆነ ስሜታዊ ደስታንና ፈንጠዚያን በማስቀደም ..ብላ፣ ጠጣ እናም ደስ ይበልሀ ነገ ልትሞት ትችላለህና.. (Eat, Drink, and be Merry for tomorrow you may die) የሚል አንድምታ ያለው ሃሳብ ሲያራግብ፣ ኢፒኩረስ ደግሞ የአዕምሮ ሰላምን በማስቀደም የተሟላ ደስታ ለማግኘት ከአካላዊ ህመምና ከአዕምሮ መታወክ ነጻ መሆን እንደሚያስፈልግ ያስረዳል፡፡ (Freedom from pain in the Body and from trouble in the mind.) ነው ይላል፡፡መጽሐፉ ስለነዚህ ብቻ ሳይሆን በተቃራኒው ..ደስታን መሻት የህይወት ትርጉም አይደለም.. የሚሉ ፈላስፎች እንደነበሩም ይነግረናል፡፡ ከእነዚህ ውስጥ ከእነርሱ ትምህርት በማፈንገጥ ተቃዋሚ የሆናቸው ሔጌስያስ (300 ከክ.ል.በ) የተባለ ፈላስፋ ይገኛል፡፡ የተድላውያንን ሃሳብ በመተቸት ረገድ አንቲስተንስ (445-365 ከክ.ል.በ) እና ኢፒክትተስም (55-135 ዓ.ም.) ተቃራኒ አስተሳሰብን ስለማራመዳቸውና ..የምንኖረው ደስታን ለማግኘት ነው.. የሚል የህይወት መመሪያ እንዳይኖር የሚያደርግ ትምህርት ይዘው ስለመቅረባቸው ይጠቁመናል፡፡ የዚህ ታሪክ አስገራሚው ክፍል ደግሞ ፈንጠዚያን የህይወቱ ግብ አድርጐ የወሰደው አሪስቲፐስ እና ከዚያ በተቃራኒ የተሰለፈው አንቲስተንስ በተመሳሳይ ወቅት ሁለቱም የሶቅራጥስ ተከታዮች የነበሩ ሲሆን ..በህይወት ዘመናችን ልናገኘው የሚገባ መልካም የሆነ ነገር ደስታ ነው፡፡.. በማለት ሶቅራጥስ የተናገረውን አሪስቲፐስ አካላዊ እርካታና ስሜታዊ ፈንጠዚያ አድርጎ ሲረዳው፣ አንቲስተነስ ደግሞ የአስተማሪውን ሶቅራጥስ የግል ህይወት በመመልከት ደስታ ማለት ለሥጋዊ ደስታ ሳይጓጉ፣ ተድላን፣ ክብርን፣ ምቾትን ወዘተ... ንቆ ራስን ገዝቶ መኖር ትክክለኛው የኑሮ ዘይቤና የህይወት ግብ እንደሆነ ተረዳ፡፡ የዚህ መጽሐፍ ፀሐፊ አቋምም ይኸው ይመስላል፡፡የህይወት ትርጉምና ግብ ደስታን መሻት ማድረግ የሚያስከትለውን ጣጣ በተመለከተም በመጽሐፉ የተነሳው የስቶይክ ፍልስፍና አራማጁ ኢፒክትተስ ገለጻ እንዲህ የሚል ነው- ..አዎን ህይወቴ ጠቃሚና ትርጉም ያለው የሚሆነው ደስተኛ ስሆን ነው፡፡ ደስተኛ የምሆነው ደግሞ እስካልተከፋሁና እስካልተጨነቅሁ ድረስ ነው፡፡ ብዙ የምመኛቸው ነገሮች Yñ‰lù- ሀብት፣ ሥልጣን፣ ውበት፣ ጤንነት ወዘተ... ሆኖም እነዚህ ነገሮች በእኔ ፈቃድና ውሳኔ ወይም ቁጥጥር ስር አይደሉም፡፡ እንደተመኘኋቸው መጠን ሁልጊዜም የማገኛቸው ነገሮች አይደሉምና፤ የተመኘኋቸውን ሳላገኝ የምቀር ከሆነ ደግሞ ህይወቴ ከደስታ ይልቅ በሀዘን የተዋጠ ይሆናል፡፡ ስለዚህም በቁጥጥሩ ስር ያልሆኑ ነገሮችን ከመመኘት መቆጠብ አለብኝ፡፡ በምኞት ውስጥ እንድገባ የሚያደርገኝን ፍላጐቴን መግታት ከቻልኩ ከእኔ ውጭ ያሉትን ነገሮች ተመኝቼ በማጣቴ የሚደርስብኝን ቁጭት፣ ሀዘን፣ መከፋት አስቀራለሁ፡፡.. ህይወት ትርጉም አለውን? ..የህይወት ትርጉም.. የተሰኘውን መጽሐፍ መሠረት አድርገን ፍለጋችንን እንደቀጠልን ነው፡፡ የሰው ልጆችን የጋራ ነገር ግን ልዩ ልዩ የስሜትና የዕውቀት ነብራቆችን በናሙና መልክ ወስደን እያየን ነው፡፡ አሁን የደረስንበት ደግሞ ሌላ ነው፡፡ ከባዱም ይኸኛው ሳይሆን አይቀርም፡፡ ..የህይወት ትርጉም ምንድነው?.. ለዚህ አስቸጋሪ ጥያቄ መልስ ለማግኘት ፍለጋው እንደቀጠለ ቢሆንም ለአንዳንዶች ህይወት ትርጉም ያላት ስትሆን ለሌሎቹ ደግሞ አይደለችም፡፡ ይህ ደግሞ ከንቱና ምንም ቁም ነገር የማይገኝባት መሆኗን ማሰብን ያጠቃልላል፡፡ ለዚህ ደግሞ በዋናነት የሚያቀርቡት ምክንያት ዓለም በግፍ፣ በመከራና በስቃይ የተሞላች መሆኗን ነው፡፡ የመፍትሔ ሃሳቦቻቸውም ራስን መግደል፣ ተገቢ እስከማድረግ፣ ልጆችን ወልዶ ህይወትን እንዲቀጥል ማድረግን እስከመቃወም የሚዘልቅ ነው፡፡ ይህንን አስተሳሰብ ከሚያቀነቅኑት ፈላስፎችና ግለሰቦች ብዙዎቹ እግዚአብሔርN ህልውናውን መካድ የቀለላቸው ናቸው፡፡ የህይወትን ትርጉም አልቦነት አስቀድመው ከገለት ታዋቂ ፈላስፎች አንዱ አርተር ሾፕንሃወር (1788-1860 ዓ.ም.) ሲሆን ምክንያቶቹም ሁለት ናቸው፡፡ በግል ህይወቱ የደረሱበት ተደራራቢ ችግሮችና በዘመኑ የነበሩት ጦርነቶች ያስከተሉት ውድመት፣ ፖለቲካዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ቀውሶች የፈጠሩበት ሰቆቃ፡፡ ይህም ሆኖ ህይወት ትርጉም እንደሌላት የሚገልት አመለካከቶችም ሆነ የመፍትሔ አቅጣጫዎቻቸው ልዩ ልዩ ናቸው፡፡ ለዚህ ዋነኛ አቋም ምስክሮች ሆነው የሚቆሙት ፍልስፍናዊ ዕይታዎች የሚከተሉት ናቸው፡፡ ህልውናዊነት (existentialism)፣ አውዳሚነት (nihilism) እና ህፀፃዊነት (absurdism) በነገር ዕይታቸውም ህፀፃውያኑ- ..ከተፈጥሮም ሆነ kእግዚአብሔር የሚገኝ ትርጉም ሊኖር ይችላል ነገር ግን ሰው በትክክል ሊረዳው የሚችለው አይደለም.. በማለት ከምክንያት ሲሸሹ ህልውናውያኑ ደግሞ ..ትርጉም የሚባል ነገር ቢኖርንኳ ትርጉሙ የሚመነጨው ከራሱ ከግለሰቡ እንጂ ከተፈጥሮ ወይም kእግዚአብሔር የሚገኝ አይደለም፡፡.. የሚሉ ናቸው፡፡ ከነዚህ በጣም በተለየ መልኩ ሁሉም ነገር ከንቱ ስለመሆኑ የሚያውጀው አውዳሚነት የሚል ስም የወጣለት ፍልስፍና ሲሆን ለኒሂሊስቶች ትርጉም የሚባል ነገር ጨርሶ የለም፡፡ ነገሩ ከተፈጥሮም ሆነ kእግዚአብሔር የሚገኝ አይደለም፡፡ ግለሰቦችም የራሳቸውን የህይወት ትርጉም ሊፈጥሩም ሆነ ሊኖራቸው አይችልም፡፡ ይህም ብቻ ሳይሆን እነሆ የግለሰቦች የትርጉም አልባነት ችግር መፍትሔ ስለሌለው ትርጉም ፍለጋ መወራጨታችሁን አቁሙ የሚል ነው፡፡ ትርጉም አልባነትን በዚህ መልኩ እያስነበበን ያለው መጽሐፉ፤ የህይወት ትርጉም አልቦነትን በከፍተኛ ሁኔታ ካንፀባረቁት ፈላስፎች መካከል ፍሬድሪክ ኒቼን፣ (1844-1900 ዓ.ም.) አልበርት ካሙንና የህይወት ትርጉም የተሳሳተ አስተሳሰብ (illusion) ውጤት እንደሆነ የሚቆጥረውን yon-አዕምሮWN ምሑር ሲግመንድ ፍሩድን ትንታኔዎች በዝርዝር ያቀርባል፡፡ (ለእኔ ግን አንዳንዱን ትንታኔ የልጆች ጨዋታ ሌላውም በእርግጥም ዕብደት ይመስሉኛል የፍሩድ ጭንቅላት የተባለውን እግዜር እና ኒቼ የገደለውን እግዜር ማለቴ ነው) የሲግመንድ ፍሩድን ተወት አድርጌ ስለ ኒቼ የተጻፈውን ብጠቅስ ኒቼ ..ህይወት ትርጉም እንዲኖራት አድርጐ ያቀረበልን ሃይማኖት ስለሆነ መሠረቱ የሆነውን እግዚአብሔር መግደል ያስፈልጋል፡፡.. በማለት The Gay Science በተሰኘው የሥነ-ጽሐፍ ሥራው ላይ የዕብድ ገፀ-ባህሪ ባላበሰው ሰው አንደበት ..እግዚአብሔርN ገደልነው!፣ እግዚአብሔር ሞተ!.. በማለት ህዝብ የሚያከብረውንና ተስፋ የሚያደርገውን ማንነት አንቋሾ ገለ፡፡ ራሱን እንደ ክርስቶስ ተቃዋሚ (anti-christ) አድርጐ ለመቁጠር ያልፈራ ሰው ሆነ፡፡ (ሆኖም ኒቼ ከዕለት ዕለት የእውነት እያበደ ነበር፡፡) የህይወት ትርጉም ከሳይንስና ከሃይማኖት አንጻር ..የህይወት ትርጉም.. መጽሐፍ ደራሲ የትርጉም ፍለጋውን እያሰፋ ሄዶ አሁን የደረስንበት ርዕስ ላይ አምጥቶናል፡፡ በሰቆቃ ውስጥ ያለውን የሰው ልጅ ነጻ ለማውጣቴ፣ ከአቅመ-ቢስነቱ ተላቆ ልዕለሰብነት ያለው ፍጥረት እንደሆን የሚያስችለው ዕውቀትና አቅም የት እንደሚገኝ እንድናስብ ብቻ ሳይሆን ተስፋችንን የት ላይ መጣል እንደሚገባን የሚነግረን ሰዓት ላይ ደርሰናል፡፡ ለዚህ ደግሞ ሳይንስና ሃይማኖት ያላቸውን የነገር ዕይታ፤ የህዋውንና የህይወትን አፈጣጠር፣ የሞትን ምስጢርናእግዚአብሔርN ህልውና መፈተሽ አስፈልጐታል፡፡ ሳይንሱ የሚለውን ከሳይንስ ድርሳናት እግዚአብሔር የሚለውን ደግሞ ከመጽሐፍ ቅዱስ ቃል ጋር እያነፃፀረ ማሳየት ግድ ብሎታል፡፡ ለዚህ ንጽጽር መሠረታዊ ግብአቶቹ ደግሞ ከነዚህ ሌላ ሊሆን አይችልምና ሳይንስ በመረጃ (evidence) በሙከራ (experiment) ፣ ካላረጋገጥኩት፣ በአመክንዮ (logical Reasoning) ካልተረዳሁት የሚለውን የህዋና የህይወት መነሻ መሃፍ ቅዱስ በቀላል ቋንቋ ሁለቱም bእግዚአብሔር ይሁንታ መፈጠራቸውን፣ ሳይንስ እነዚህ ክስተቶች እውን ለመሆን ቢሊዮን ዓመታትን ሲጠራ፣ መጽሐፍ ቅዱስ ግን እነዚህ ሁሉ በስድስት ቀናት ውስጥ ዕውን መሆናቸው ስለመጥቀሱ ይጠቁማል፡፡ አብዛኞቹ ሳይንስ የሚመራባቸው አስተሳሰቦች እግዚአብሔር በፋክቱ ላይ ምንም ዓይነት አሻራ እንደሌለው ለማሳየት እየጣሩ ቢሆንም ስለህዋው አመጣጥም ሆነ ስለ ህይወት አፈጣጠር በሳይንሳዊ ዘዴ ለማስረዳት ያላቸው ዕድል እስካሁንም ፐርሰንቱ ዜሮ ከመሆን አልዘለለም፡፡ በሳይንሱ በኩል ዓለም ዕውን ትሆን ዘንድ በታላቅ ሙቀት ተፈጠረ የተባለው ታላቁ ፍንዳታም ሆነ ለፍንዳታው መንስኤ ሆናለች የተባለችው አንድ ወጥና የማትከፋፈል ቅንጣት (Singularity) ወይም ቀዳማይ ቁስ (Primarily atom) ) ከየት እንደመነጩ የሚታወቅ ነገር የለም፡፡ በምክንያትና ውጤት (Cause and effect) ቁሳዊ ህግ የማይዳኙ ህግ አልባ ፓርቲክሎች አተሞች መገኘትም ምንም እንኳ በኳንተም ፊዚክስ የነገሮቹ ባህሪ ሙሉ በሙሉ ከተፈጥሮ ህግ ውጪ እንዳልሆኑ ቢታሰብም ግን አሉ ሲሏቸው ስውር የሚሉ አፈንጋጭ ተፈጥሮዎች የሄስንበርግ የኢ - እርግጠኝነት መርህ (Heisenberg Uncertainty principle) በብዙ ሳይንቲስቶች ዘንድ ተቀባይነት እንዲኖረው ያደረገ ነው፡፡ ይሁንና ..የህይወት ትርጉም.. ፀሐፊ እነዚህ ሁሉ እንቆቅልሾች ቆይተውም ቢሆን በሳይንስ መፈታታቸው አይቀርም የሚሉ ይመስላሉ፡፡ የህይወት አፈጣጠርንም በተመለከተ የሳይንሱ ጽንሰ ሃሳባዊ መላምት ህይወት የተገኘው በኬሚካል ንጥረ ነገሮች ግብታዊ ውህደት እንደሆነ ቢታመንም ..ግን ይህንን በቤተሙከራ (laboratory) ለመፍጠር የሚደረገው ሙከራ እንዲህ በአጭር ጊዜ የሚሳካ አይደለም.. የሚሉን ..የህይወት ትርጉም.. ፀሐፊ፤ አንዳንድ ተመራማሪዎችም ..ህዋሶች (Cells) ወደ ግዙፍ ውስብስብ አካል ከተለወጡበት ጊዜ ይልቅ የንጥረ ነገሮች ውህደት ወደ ህዋስነት የተቀየሩበት ጊዜ እጅግ በጣም ረጅምና ሂደቱንም ለመረዳት እጅግ አስቸጋሪ ነው.. ማለታቸውን፣ ማርጊዮልስ የተባለው ተመራማሪም ..አሚኖ አሲድ ወደ ባክቴሪያነት የተለወጠበትን ሂደት ከመረዳት ይልቅ ከባክቴሪያ ወደ ሰው ያለውን ለውጥ መረዳት ቀላል ነው.. ማለቱን ከነገሩን በኋላም እንኳ የነገውን የሰው ልጅ ተስፋ በዚሁ ሳይንስ ላይ ማረፉን የመጠቋቆም አዝማሚያ እያሳዩ መጥተዋል፡፡ እግዚአብሔር አለ ወይ? አሁን ወደ መቋጫው እየተቃረብን ነው፡፡ ወደ ፀሐፊው ..ውሳኔ.. እየተጠጋን ነው፡፡ ስለ እግዚአብሔር ህላዌ መጠየቅ ደግሞ የጥያቄዎች ሁሉ ቁንጮ ነው፡፡ እነሆም ..የህይወት ትርጉም.. ፀሐፊ ስለ እግዚአብሔር ህላዌ የሚያቀርቡት ትንታኔና ግንዛቤ የሚከተለው ነው፡፡ ..ህልውና.. ለሚለው ቃል በጽንሰ ሀሳብ ደረጃ አወዛጋቢ ያልሆነ ትርጉም ለመስጠት አስቸጋሪ ነው፡፡ ሆኖም በተለምዶ አንድ ነገር ህልውና አለው ስንል በተጨባጩ ዓለም ውስጥ ይኖራል፣ ከቦታና ከጊዜ አንፃር ሊገለጽ የሚችል ማንነት አለው ማለት ነው፡፡ በመጠን፣ ክብደት፣ ቁመት፣ ኃይል፣ ሙቀት፣ ቅርጽ፣ ቀለም፣ ሽታ ...ወዘተ ይታወቃል ማለት ነው፡፡ የዚህ ህልውና ዓይነት አረጋጋጮቹ ደግሞ የስሜት ህዋሳቶቻችን ናቸው፡፡ እውነታውን የስሜት ህዋሳቶቻችን በሚሰጡን መረጃና በአእምሯችን የመገንዘብ ችሎታ እስካልተረዳነው ድረስ ስለ ህልውና እርግጠኛ ልንሆን አንችልም፡፡ ሆኖም አንዳንዴ በስሜት ህዋሳቶቻችን መረዳት የማንችላቸውና ከላይ በዝርዝር ስለ ህልውና በሰጠነው ትርጉም መሠረት መግለጽ የማንችላቸው ነገር ግን ህልውና እንዳላቸው የምናምናቸው ነገሮች አሉ፡፡ እነዚህ ደግሞ መንፈሳዊ ነገሮች ሲሆኑ እግዚአብሔር መላዕክት፣ ሠይጣን ብለን ልንረዳቸው እንችላለን፡፡ ሆኖም ጥናታችንን እግዚአብሔር ላይ ስናተኩር መጽሐፍ ቅዱስ ..እግዚአብሔርN ማንም አላየውም.. ስለሚል መኖሩን የተቀበልነው በእምነት ብቻ ነው ማለት ነው፡፡ ያወቅነው ተገልጦልን ወይም በተለየ ሁኔታ ድምፁን ሰምተን ሳይሆን በእምነት ነው፡፡ እንዲህ ዓይነቱ እምነት ደግሞ የማናየውን ነገር የሚያስረዳ ስለመሆኑ በዕብራውያን 11፤1 ላይ ተጽፏል፡፡ ስለዚህ እምነት በራሱ የህልውናው አረጋጋጭ ሆነልን ማለት ነው፡፡ በእምነት ..እግዚአብሔር አለ.. ስንልም ልክ አይተንና ሰምተን፣ ዳስሰንና ቀምሰን፣ ወዘተ ህልውናቸውን እንደምናረጋግጣቸው ነገሮች እግዚአብሔርም በእርግጥ ..አለ.. ማለታችን ነው፡፡ ሆኖም ከዚህ በተለየ መንገድ እግዚአብሔርN ሰዎች ያወቁት በእምነት ብቻ ሳይሆን በመገለጥም ጭምር ነው፡፡ እንዲህ ዓይነቱ በመገለጥ የተገኘ ዕውቀት ደግሞ በእምነት ብቻ ..አለ.. ከምንለው ይለያል፡፡ ለማንኛውም በሃይማኖት yእግዚአብሔር ህልውና ለመረጋገጥ ሁለት የተለያዩ መንገዶች መኖራቸው ግልጽ ነው፤ እምነት እና መገለጥ፡፡ ብያኔ ወይም ውሳኔ በዚህ ርዕስ ሥር የሚቀርቡትና ለ..ህይወት ትርጉም.. ፀሐፊ ውሳኔ ሰበብ የሆነውን ሀሳብ ሳነሳ አንጀቴ እየተላወሰ ነው፡፡ መጽሐፉን ባነበብኩትም ጊዜ እንዲሁ ዓይነት ስሜት ተሰምቶኛል፡፡ የፀሐፊው ቀጥሎ የሚመጣው ብይን መንደርደሪያ ይህም ሁሉ ሆኖ ..በእርግጥ እግዚአብሔር አለን?.. የሚል ይመስላል፡፡ በእርግጥ ያለ ከሆነ ስግደታችን፣ ፀሎታችን፣ ፆማችንና ዝማሬያችን በእርግጥም ተመልካችና ሰሚ አለው ማለት ነው፡፡ ግን ካልሆነስ? በዚህ መሐፍ ውስጥ ለእንዲህ ዓይነቱ ጥያቄ መልስ ያላቸውም ሆነ የሌላቸው ወገኖች ምሥክርነት ቀርቧል፡፡ ሆኖም የዚህ መሀፍ አቅራቢ መነሻው ምን እንደነበር ግል ነው፡፡ ስለዚህም በርትራንድ ራሰል ሰዎች እግዚአብሔርN ማመን በመተውና ራሣቸውን በመተማመንና ዕውቀታቸውን በማስፋት እንቆቅልሻቸውን ይፈቱ ዘንድ በሞገተበት ሎጂክ ሳይሸነፍ አልቀረም፡፡ ሙግቱም bx„ ይህ ነው:- ..እግዚአብሔር ሁሉን ማድረግ የሚችል ከሆነ ለምን የዓለም ህዝብ በስቃይ ይኖራል? ሁሉን የሚችል ሆኖ ይህን ማድረግ ካልፈለገ ግን ርህሩህ አይደለም፤ እግዚአብሄር ሁሉን ያውቃል ከተባለ ለምን የዓለም ህዝብ በስቃይ ይኖራል? ስለዚህ ሁሉን አያውቅም ወይም ችግሩን ለማቆም አቅም የለውም ማለት ነው፡፡.. በእናቱ ሞት የተሳቀቀው የዋለልኝ እምሩ ልቦናም በዚህ የተፈተነ ይመስላል፡፡ ዓይኖቹን ሙሉ በሙሉ kእግዚአብሔር ላይ አንስቶ ወደ ሳይንስ እንዲያዞር ያስገደደ ከባድ ፈተና ገጥሞታል፡፡ በእምዬ ሞት ልቡ ተከፍቷልና ሚሊዮን ዓመታትን እንኳ ቢፈጅ የሰው ልጆች ሞትን እንኳ ድል የሚነሱበት የዕውቀት ልክ ላይ ይደርሣሉ የሚልን ተምኔታዊ ሃሳብ ማሰቡ ከመከፋቱ እንጂ ከምክንያታዊነቱ የፈለቀ የማይመስለኝ እንዲህ በማለቱ ነው:- ... . . ኑሮዬ፣ ተስፋዬ፣ መመኪያዬ፣ ኩራቴ፣ የመኖሬ ዓላማና የደስታዬ ምን የሆነችውን እናቴን ሞት አሣጣኝ፡፡ ለእንደዚህ ዓይነት እጅግ መራራ ሀዘንና አስከፊ ህይወት እንደማይዳርገኝ እተማመንበት የነበረው እግዚአብሔር በእንባ የተሞሉ ዓይኖቼንና bNqT ይንቀጠቀጥ የነበረውን ሰውነቴን አይቶ አልራራልኝም፡፡.. እንግዲያውስ በዚህ የ..ተቀጠቀጠ ሸንበቆ.. ላይ ሊያርፍ የሚገባው የሰው በትር የለም፡፡ የእኔም ምኞትና ፀሎት እግዚአብሔር በእርግጥ በሁሉን ቻይነቱ አለና የተሰበረው ልቡ በእርሱ ተጠግኖ በሌላ ሥራው አገኘው ዘንድ ብቻ ነው፡፡ Read 2440 times Last modified on Saturday, 27 August 2011 13:00 Tweet Published in ህብረተሰብ More in this category: « መዝናናት መዝናናት፣ አሁንም መዝናናት.. ጓድ ሌኒን የኢትዮጵያ የረዳት ተዋናይነት.. ሚና በዓለም ታሪክ » back to top ላንተና ላንቺ ጎጆ…የካንሰር ሕሙማን ማረፊያ ጎጆ የካንሰር ህሙማን ማረፊያ በአዲስ አበባ ተክለሀይማኖት በጥቁር አንበሳ ሆስፒታል አካባቢ ወደጎላ ሚካኤል በሚወስደው መንገድ ከተክለሀይማኖት ጤና ጣቢያ ውስጥ የራሱን ማረፊያ በማሰራት ስራ የጀመረ ነው፡፡ ጎጆ እንዲመሰረት ምክንያት ከሆኑት መካከል ህብረተሰብ “ናሽናል አቪዬሽን ኮሌጅ ተምሮ ችግር የሚያወራና የሚያቃስት ሰው አይገኝም” Written by ናፍቆት ዮሴፍ ህልምን እውን አድርጎ የማለፍን ያህል ስኬት የለም የዛሬው እንግዳችን በኢትዮጵያ አየር መንገድ ውስጥ አብራሪ ነበሩ-ፓይለት። በኬንያ፣ በታንዛንያና አውስትራልያ በዚሁ ሙያ ለረዥም ዓመታት አገልግለዋል። ባጠቃላይ በዚህ ሙያ ውስጥ ከሩብ ክፍለ ዘመን ርዕሰ አንቀፅ በእንቅርት ላይ ጆሮ ደግፍ ከዕለታት አንድ ቀን ሁለት እውቅ ሀብታም ገበሬዎች በአንድ መንደር ይኖራሉ። ሁለቱም ራሳቸው ላይ ምናምኒት ፀጉር አልነበራቸውም። በዚህም ምክንያት “ሁለቱ እንቁላሎች” የሚል ቅጽል ስም ተሰጥቷቸው ነበር። በጣም የሚዋደዱ ባልንጀሮች ናቸው። አንድ
እቲ ወሃቢ ቃል ኣብ ሎንደን ዘ ኢንድፐንደንስ ን'ዝተባህለ ጋዜጣ ከምዝበሎ ንርእስናን ንዓማዊልናን ንምክልኻል ኣፅዋር ንሕዝ ዕጡቅ ትካል ሓለዋ ፀጥታ ባሕሪ ኢና ኢሉ። ምስ ኤርትራ ኣብ ተፃብኦ ንምእታው አይሓለንናን ግን ብኸምኡ ዝተራእየ እንተኾይኑ ሙሉእ ይቅሬታ ንሓትት ክብል'ውን ተዛሪቡ። ኤርትራ ብዛዕባቶም ኣብ ዝሓለፈ ታሕሳስ 2010 ኣብ ትሕቲ ቀይዲ ዘእተወቶም ኣርባዕተ እንግሊዛውያን፣ምስ ካልኦት ልዕሊ ዕስራ ዝኾኑ እንግሊዛውያን ብምዃን ኣብ ማያዊን ደሴታውን ግዝኣት ኤርትራ፣ናይ ወረራ፣ስለያን ግብረ ሸበራን ስራሕ የካይዱ ኔሮም ክትብል ብሰሉስ ገሊፃ'ያ። ምንስትሪ ወጻኢ ኣብ ዘውጽኦ መግለጺ፡ “ብዕለት 23/12/2010 እቶም ንባጽዕ ብጉልባብ መግብን ነዳዲን ዝኣተው 6 እንግሊዛውያንን እቲ ብጉልባብ ቱሪስት ካብ ጅቡቲ ቪዛ ረኺቡ ዝኣተወን ብዘይሕጋዊ መውጽኢ ፍቓድን ቪዛን ጸልማት ተጎልቢቦም መብራህቲ ኣጥፊኦም ብመርከብ SEA SCORPIONን ፈጣን ጃልባ RED RIBን ካብ ወደብ ባጽዕ ሃዲሞም፣ ድሕሪ ናይ 3 ኖቲካል ማይልስ ጉዕዞ ኣባላት ሓይሊ ባሕሪ ኤርትራ ብዝተኰስዎ ናይ መጠንቀቕታ ተዂሲ SEA SCORPION ምስዞም ሕጂ ኣብ ቀይዲ ዝርከቡ 4 እንግሊዛውያን ባሕረኛታት ኪትተሓዝ እንከላ እታ RED RIB ዝተባህለት ፈጣን ጃላባ ምስ 3 ባሕረኛታት ሃዲማ ናብ ደሴት ሮምያ ብምእታው ነቶም ኣብ ሮምያ ዝነበሩ 8 እንግሊዛውያንን 3 ግብጻውያንን ሒዛ ክትሰከሞ ትኽእል ሳናዱቕ ኣጽዋርን መሳርሒታትን ጽዒና ተሰዊራ” ይብል። ብዘይካ‘ዚ፣መንግስቲ እንግሊዝ ነዞም ገበን ወራር፣ስለያ፣ሸርሒን ሸበራን ክፍፅሙ ከለው ተታሒዞም ዝተባሃሉ እንግሊዛውያን ጉልባብ ዝኾኖም ፈቃድ ንግዲ ምሃቡ ተሓታቲ’ዩ ይብል መንግስቲ ኤርትራ ዘውፀኦ መግለፂ። መንግስቲ ኢንግሊዝ ብ'ረቡዕ ን'ሬድዮ ድምፂ ኣሜርካ ኣብ ዝሃቦ ምላሽ፡ ብመሰረት ውዕል ቬየና ቆንስላዊ ምብጻሕ ንክፍቀደሎም ምድፋእና ክንቅጽል ኢና ኢሉ`ሎ። ግብረ መልሲ ናይቲ መንግስቲ ኤርትራ ዝገብሮ ዘሎ፡ ከከም ኣድላይነቱ ተወሰኽቲ ስጉምትታት ክንወስድ ኢና ዝበለ ምንስትሪ ወጻኢ እንግሊዝ፡ እቶም 4ተ እንግሊዛውያን ንዝፈጸምዎ ዝኾነ ይኹን ተግባራት ብዝኾነ ይኹን መልክዑ ምስ መንግስቲ እንግሊዝ ምትእስሳርን ንመንግስቲ እንግሊዝ ተሓታቲ ምግባርን ብጽኑዕ ንነጽጎ ክብል`ውን ኣፍሊጡ`ሎ።
አውሮፓ ህብረት በእስካሁኑ የህዳሴው ግድብ የሶስትዮሽ ውይይቱ ላይ ታዛቢ ነበር ያሉት አምባሳደር ዲና የሰሞኑ አስተያየት ግን ውግንናውን ለግብጽ በሚመስል መንገድ መግለጫ ሰጥቷል ብለዋል። የአውሮፓ ህብረት ከግብጽ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር እና ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር በመሆን የግብጽ ታሪካዊ የውሃ ድርሻ ሊነካ አይገባም ብሏል ይህ አስተያየት ከአንድ የድርድሩ ታዛቢ አካል መሰጠቱ ውግንናው ላይ ጥያቄ እንድናነሳ አስገድዶናል ያሉት አምባሳደር ዲና ህብረቱ ከግብጽ ጎን ወግኖ የሰጠውን አስተያየት መልሶ እንዲያጤነው እንጠይቃለንም ብለዋል። በኢትዮጵያውያን እና መንግስት ወጪ እየተገነባ ያለው ታላቁ የህዳሴው ግድብ ግንባታ 84 በመቶ መጠናቀቁ ይታወሳል። 11 የግንባታ ዓመታት - ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታው በዚህ ደረጃ ላይ እያለም ከግድቡ ሁለት ተርባይኖች 700 ሜጋ ዋት ሀይል እንዲያመነጩ ለማድረግ በተደረገው ጥረት ከሶስት ወራት በፊት አንዱን ተርባይን ወደ ስራ በማስገባት 350 ሜጋ ዋት ሀይል ማመንጨት መጀመሩም አይዘነጋም።
ካዚኖ ደረጃ የሶስተኛ ወገን ነው, የተቆራኘ ድር ጣቢያ. በማንኛውም የካሲኖ ደረጃ የቁማር ኩባንያ ባለቤትነት ወይም አከናዋኝ አይደለም እና ምንም የቁማር አገልግሎት አይሰጥም። የምናቀርበው የመስመር ላይ የቁማር ድረ-ገጾች ግምገማዎችን እና ምክሮችን፣ ስልታዊ የጨዋታ ቁሳቁሶችን እና ለጎብኚዎቻችን ሌሎች የምክር ዓይነቶችን ጨምሮ የመረጃ ፖርታል ነው። እንደ ተባባሪ ድር ጣቢያ፣ ማስታወቂያዎችን እና አገናኞችን ቁማር አገልግሎቶችን እና ሌሎች የሶስተኛ ወገን ድር ጣቢያዎችን እናስተዋውቃለን እናሳያለን። የካዚኖ ደረጃ ከገጾቹ ከተገናኙት ከማንኛውም ውጫዊ ድረ-ገጾች ጋር አልተገናኘም። ከድረ-ገፃችን ጋር የተገናኘ ማንኛውም ሶስተኛ አካል አንገደድም ወይም ተጠያቂ አንሆንም። የእኛ ቁርኝት ከፍለጋ ሞተር ሪፈራሎች እና ከጎብኚዎቻችን የሚመጡትን ማንኛውንም የብቃት እንቅስቃሴዎች ኮሚሽኖችን እንድናገኝ መብት ይሰጠናል። ለተጠቃሚዎቻችን ትክክለኛ እና ወቅታዊ መረጃ ለማቅረብ የተቻለንን ጥረት ብናደርግም በካዚኖ ደረጃ ላይ የቀረቡትን ማንኛውንም ዝርዝሮች ትክክለኛነት ማረጋገጥ አንችልም። የምናቀርበው መረጃ እስከ እውቀታችን ድረስ ትክክለኛ ነው, በምንታተምበት ጊዜ, ነገር ግን ምንም አይነት ዋስትና ወይም ውክልና አንሰጥም. በተጨማሪም በድረ-ገጻችን ላይ ያሉትን ማናቸውንም ውጫዊ አገናኞች በመጠቀም ጎብኚዎቻችን ሊያጋጥሙን ለሚችሉት ማንኛውም ይዘት ወይም ባህሪ ተጠያቂ ወይም በህጋዊ መንገድ ተጠያቂ ላንሆን እንችላለን። የአደጋው አካል ለእውነተኛ ገንዘብ በይነመረብ ላይ ቁማር መጫወት አደጋን እንደሚያስከትል ተጠቃሚዎቻችን መረዳት አለባቸው። ሁልጊዜ ገንዘብ ሊያጡ የሚችሉበት ዕድል አለ. እንደ ሶስተኛ ወገን የቁማር ፖርታል የእኛ ሚና እኛ ቀጥ ያሉ የጨዋታ ጣቢያዎች ናቸው ብለን የምናምንበትን ሀሳብ ማቅረብ ነው። እንደ ነፃ-ጨዋታም ሆነ እውነተኛ ገንዘብ አባል በድረ-ገጻችን ላይ የሚስተዋወቀውን ማንኛውንም የቁማር ጣቢያ ለመጠቀም በተጠቃሚው ምርጫ ብቻ የሚወሰን ነው። Onlinecasinorank.co ወይም ማንኛውንም ባለቤቶቹ/ሰራተኞቹ በመስመር ላይ ለጠፋ ቁማር ተጠያቂ ላለመሆን ተስማምተሃል። እባክዎ የእኛን ይመልከቱ የ ግል የሆነ የጎብኚዎቻችንን የግል መረጃ የውሂብ ጥበቃን በተመለከተ ለበለጠ መረጃ ገጽ። የእነዚህ ውሎች ዝማኔዎች በማንኛውም ጊዜ በአጠቃቀም ውል ላይ ለውጥ ማድረግ አስፈላጊ ሆኖ ካገኘን የተሻሻለበትን ቀን ከዚህ በታች እናቀርባለን። የቅርብ ጊዜውን ስሪት በደንብ ማወቅዎን ለማረጋገጥ እባክዎ ደጋግመው ያረጋግጡ። ዜና ሩሌትባካራትBlackjackBitcoin Responsible gamingGambling addictionካዚኖ WordlistRTPየቀጥታ ካዚኖ Bankroll አስተዳደርየቀጥታ ካዚኖ መቀላቀልደህንነቱ የተጠበቀ እና የታመኑ የቀጥታ ካሲኖዎችከፍተኛ የቀጥታ ካዚኖ ጠቃሚ ምክሮች & ዘዴዎች
2. ወአጽንኦ እግዚኦ ለዝንቱ ተሠራዕከ ለነ፥ ውስተ ጽርሕከ ዘኢየሩሳሌም፥ ለከ ያምጽኡ ነገሥት አምኃ። “ኦ አምላኽ ሓይልኻ ግለጽ፥ ስለቲ አብ ኢየሩሳሌም ዘሎ መቕደስካ ነገስታት ውህበት ከምጽኡልካ እዮም” መዝ. 68፡28-29። መዝሙር፡ ንትርጉም መስቀል ክንገልጽ ከምዚ እናበልና ንዝምር፦“መስቀል ብሓቂ ድንቂ እዩ፥ አብ ብርቱዕ ነገር ሠናይ ንምግባር ብቐሊል መገዲ የጽንዓና፥ መስቀል ኃጢአት ይምሕር፥ ጻድቃን ካብ ደብረ ልዑል ኃጥአን ካብ ምድሪ ካብ ማእከል ኩነኔን ጸውዑ፡ ንኖና ጽዮን ብመዓልቲ ሰንበት ንባሕሪ ምስ ገሰጾ ማዕበል ሃድአላ፡ ብመዓልቲ ሰንበት ንባሕሪ ምስ ገሰጻ ደቂ እስራኤል ብእግሪ ተሳገሩ ንሕና ብሓይሊ እዚ መስቀል ረድኤት ከም ዝውሃብ ንአምን፡ መስቀል አብ ማእከል ጸላእቲ ረዲኤትን ኃይልን ጽንዓትን ድኅነትን ምዃኑ ንአምን መስቀል ኃይልናን ጸግዕናን እዩ”። ድሕሪ ብዓለ መስቀል ሲዒቡ ዝርከብ ሰንበት ሰንበት ዘመስቀል ይብሃል ንትርጉም መስቀል ክነስተንትን ዘዘኻኽር ሰንበት እዩ። ቅዱስ ጳውሎስ “ቃል መስቀል ነቶም ዚጠፍኡ ዕሽነት እዩ፥ ንአና ነቶም እንአምን ግን ኃይሊ አምላኽ እዩ” (1ቆር 1፡18) እናበለ ርድኢት መስቀል አብ እምነትና ይሕብረና። ቀጺሉ አነ “ነቲ ስተሰቕለ ክርስቶስ እየ ዝሰብኽ” እናበለ ኸአ ማእከል ስብከቱን ተልእኮኡን መስቀል ከም ዝኾነ ይነግር። አብ ጸሎተ ማኅሌትና ነዚ ዝመሳሰል “ተፈጸመ ተስፋ አበው በማርያም ድንግል ወቀራንዮ ተተክለ መድኃኒት መስቀል” እናበልና አብ ጎቦ ቀራንዮ ምእንታና ዝተፈጸመ ናይ ኩሉ ምስጢር እምነትና መሰረት ከም ዝኾነ ንገልጽ። መስቀል ፍሉይ ምልክት እዩ። ድሕነትና የዘኻክር፥ ፍቕሪ አምላኽ ንደቂ ሰብ ይነግር። አብ መስቀል ዝተገብረ ፍቕሪ አምላኽ ንአና ንደቂ ሰብ ልዕሊ ተፈጥሮና ዝኾነ ርክብ እዩ ፈጢሩልና በዚ ኸአ ሓደስቲ ፍጥረት ምስ አምላኽ ዕርቂ ተአዊጅልና። ሓደ ካብቲ መለለዪ ዘመና ብዙሓት መስቀል ዘይብሉ ሕይወት ቀሊልን ምቾትን ዝመልኦ ሕይወት ብዘይ ዝኾነ ጸገምን፥ ተጋድሎ ክመርሑ ይደልዩ። ብዙሓት አብ ትሕቲ መስቀል ደው ክብሉ ይደልዩ “ካብ መስቀልካ ውረድ” ዝብሉ ይመስሉ። ናይ ሎሚ ሕብረተሰብ ዝኾነ ስቓይ ክዕገስ ይኸብዶ። ብርግጽ ስቓይ ቀሊል ወይ ጥዑም ማለት አይኮነን ኲኖ ስቓይ ዘሎ ግርማን ክብርን ክንርኢ ክንክእል አሎና። ብዙሓት ሰማዕታት ቅዱሳንን ነዚ ክርእዩ ስለ ዝኽአሉ በቲ ዝተጓነፎም ስቓይ ወይ ክበድ ፈተናን ስቓያትን ክሽነፉ አይከአሉን። ብዙሓት ካባና ፍሉይ መስቀል ምስ ወረደና ስለምንታይ ንአይ? ስለምንታይ ክሳቐ ይደልየኒ? እናበልና እናጉሄና ንሓትት። አብ ሓቂ መሰረት ገርና እንተ ርአና ግን ትርጉም ሕይወት ንጹር ዝኸውን ካብ ስለምንታይ ዝብል ሕቶ ናብ ንመን ዝብል ምስ አምራሕናዮ ብዝያዳ ክንርኢ ንኽእል። ስቓይ መከራ አብ ሕይወት ደቂ ሰብ ክወርድ እንከሎ ፍሉይ ትርጉም አልኦ። አብ መስቀል ክርስቶስ ክንጥምት እንተ ኸኣልና አብኡ ትርጉም ሕይወትናን ንሕቶና መልሲ ክንረክብ ንኽእል። ብርግጽ ክንሳቐን ጸገማት ክበዝሓና እንከሎ መልሲ ንደሊ። ጥዑም ዘረባ ወይ ምድንጋጽ “አጆኻ/አጆኺ ክሓልፍ እዩ፥ ምእንቲ አምላኽ ኢልካ ተቐበሎ ዝብል ንጸገማትና መልሲ አይኮነናን እዩ። ጸገማት ከም ሕዱር ሕማም፥ ሞት ናይ እንፈትዎ ሰብ፥ ከምኡ አብ ርክባትና ከቢድ ፈተና ክወርደና እንከሎ ፍሉይ ቃንዛ እዩ ዝፈጥረልና ሽዑ አብ ውሽጥና አቲና ክንሓትት ንግደድ። ስለምንታይ እዚ ወሪዱኒ ወይ ረኺቡኒ እናበልና አብ መሰረታዊ ትርጉም ተፈጥሮን ከምእንምለስ ይገብረና። ብሓቂ ክንርእዮ ከሎና አብ ጽንኩርን ከቢድን ጸገማት እንከሎና ወይ አብ አምላኽ ንቐርብ ወይ ከአ ጨሪሽና ካብ አምላኽ ንወጽእ። “ዝኾነ አሰርይ ክስዕብ ዝደሊ ርእሱ ይኽሓድ መስቀሉ ጸሩ ኸአ ይስዓበኒ” (ሉቃ 9፡23) እናበለ ትኽ ዝበለ መጸዋዕታ ክርስቶስ ነቶም ዝኣምንዎ ዝብሎ ንርኢ። ንመስቀል ተሓጒስካ ምቕባል፥ ንግላዊ መስቀል ወይ መሳቕል ክንቅበል ካብቲ ሓደ አድላዪ ነገራት ምስ ክርስቶስ ክንጉዓዝ ንደሊ እንተ ኾና ዝገልጽ እዩ። ንክርስቶስ ክንስዕብ እንተ ኾና ግድን መስቀል ክህልወና አለዎ፥ ብዘይ መስቀል ንክርስቶስ ክንስዕቦ አይንኽእልን ኢና። ክርስቶስ ንመስቀል ሓንሳብ ምስ ተሰከሞ ክሳብ ዝመውት ካብኡ አይተፈለን ንሕና እውን ዘሎና መስቀል ክበዱ ብዘየገድስ ክሳብ መወዳእታ ክንጾር እዩ ድላይ መድኃኒና። ቀዳሞት ክርስትያን ነዚ ብምሉእ ተረዲኦሞ አብ ዓድና እውን እዚ ስለ ዝተረድኦም ምልክት መስቀል አብ ኩሉ ከርእይዎ ደልዮም፥ አብ ግንባሮም አብ ክዳውንቶም አብ ገዛውቶም አብ ኩሉ ምልክት መስቀል ከምዝርአ ገሮም። ሕይወትና መስቀል ዝመልኦ ክኸውን እንከሎ ሽዑ አብ ክርስቶስ አሎና ዝብል ርድኢት ፍሉይ ፈተና ከምዝሓልፉ ገርዎም። መስቀል ክወርዶም እንከሎ ከም ዓቢ ህያብ መጋበሪ ድሕነት ገሮም ይወስድዎ ስለ ዝነበሩ ኲኖ መስቀል ዘሎ ክብርን ግርማን ክርእዩ ክኢሎም። እሞ ሎሚ መስቀልካ/ኪ አበሎ ተሰኪምካዮ/ክዮ ዘሎኻ? ሰባት ክበድ መስቀልካ ርእዮም እንታይ ይብሉኻ? ምስካም መስቀል ከቢዱካ የማን ጸጋምዶ ትብል አሎኻ ወይ ጸርካዮ ትጉዓዝ አሎኻ? እዝን ካልእን አብ ሕይወትና ክንጾሮ ዘሎና መስቀል የዘኻክር። ፍቕሪ መስቀልና መለልዪ ሕይወትና ገርና ብምጻር መስቀልና አብነታውያን ክንከውን እዩ ድላይ መድኃኒና። አብ ግዝአት ሮማውያን ነቶም ሮማዊ ዜግነት ዘይብሎም ብስቕለት ይቐጽዕዎም ነሮም ሮማዊ ዘግነት ዘልኦ ግን ብሴፍ ክሳዱ ይመትርዎ በዚ ምኽንያት እዩ ቅዱስ ጳውሎስ ብሴፍ ክሳዱ ዝመተርዎ ጴጥሮስ ግን ብስቕለት ዝሞተ። ሮማውያን ብስቕለት ክቐትሉ እንከለዉ ዝለዓለ ጭካኔ ዝመልኦ መቕጻዕቲ ክፍጽሙ እንከለዉ እዮም ዝገብርዎ ዝነበሩ። አይሁድ ነዚ ጨካን ሞት አብ መስቀል ስቕለት ይፈልጥዎ ነሮም እዮም። ብዙሓት ናይ ፖሎቲካ እሱራት ብብዝሒ ብናይመስቀል ሞት ይቕጽዑ ነሮም እዮም። ስለዚ ኢየሱስ ንሓዋርያቱ “ክስዕበኒ ዝደሊ ርእሱ ይኽሓድ ዕለት ዕለት መስቀሉ ጸሩ ይስዓበኒ” ኢሉ ክዛረቦም እንከሎ ጽቡቕ ገሮም ይርድእዎ ነሮም እዮም። አብ መስቀል ምማት ጽቡቕ ገሩ ይርድኦም ነሩ እዩ። ሉቃስ ወንጌላዊ አብ 9፡24 ከምዚ ይብለና “እቲ ንነፍሱ ኼድኅና ዚደሊ ኼጥፍአ እዩ፥ እቲ ንነፍሱ ምእንታይ ዜጥፍአ ግና ኼድኅና እዩ”። አብ ታሪኽ ሓደ ኢየሱስ ጥራሕ ከምዘሎ ክንአምን አሎና፥ ንሱ ጥራሕ ኸአ እዩ እቲ ዝተሰቕለ ዝሞት ዝተንሥአ። ክርስትና ብዘይ መስቀል ክርስትና አይኮነን፥ ብመስቀል ክርስቶስ ጥራሕ ኢና ድሕነት ረኺብና። መስቀልን ሞትን ክርስቶስ እምብአር ሕመረት እምነትና እዮም፥ ካብ መስቀል ርሒቕና ወይ ሃዲምና ክንርከብ አይግባእን። ጸገም ክወርደና እንከሎ ወይ ከቢድ ፈተና አብ ሕይወትና አብ ጸዋዕታና ክወርደና እንከሎ ከም መርገም ወይ እውን ከም ሓደ ከቢድ ተጽዕኖ ወይ እውን ዕድልና ሕማቕ ኮይኑ ዝወረደና ገርና ክንርእዮ የብልናን። ብጽእቲ አደ ተረዛ (Mother Teresa) ሓደ ጊዜ ከምዚ ኢላ “ስቓይ ሓደ ካብ ምልክታት አብ ጥቓ መስቀል ኢየሱስ ከምዘሎና ዝሕብር፥ ከም ዝስዕመና ዝገብርን ከም ዘፍቅረና ዝገልጽ አብ ስቓያቱ ክንሳተፍ ዕድል ዝህበና እዩ” እናበለት ምስጢር ስቓይ ወይ መስቀል ትገልጽ። ብዘይ ጥርጥር ብዙሓት ዓይነት ስቓያት አለዉ ክንፈልጦምን ክንገልጾምን ዘይንኽእል፥ ስለዚ ትርጉም ስቓይ እንርድኦ አብ መስቀል ክርስቶስ ክንጥምት እንተ ኸአልና ጥራሕ እዩ። አብ መጽሓፍ Thomas a’ Kempis “ንክርስቶስ ምምሳል” ወይ “ኢሚታስዮ” (፪ይ መጽሓፍ ምዕ. 12፡20-25) ብዛዕባ መስቀል ክገልጽ እንከሎ “መስቀል ወትሩ ተቐሪባትልካ አላ፥ አብ ኵሉ ቦታ ትጽበየካ አላ። ናብ ዝኸድካ እንተ ኸድካ ባዕልኻ አብ ርእስኻ ተሸኪምካያ ኢኻ እትኸይድ ወትሩ ንርእስኻ ኢኻ እውን እትረክብ ናብ ዝኾነ ቦታ ሃዲምካ ከተምልጥ አይትኽእልን ኢኻ። ናብ ላዕሊ እንተ ደየብካ ናብ ታሕቲ እንተ ወረድካ ወይ ናብ ውሽጢ እንተአቶኻ አብዚታት ኵሉ መስቀል አሎ። ውሽጣዊ ናይ ልቢ ሰላምን ናይ ዓወት ዘለዓለማዊ አኽሊልን ክትረክብ እንተ ደሊኻ አብ ኵሉ ናይ ግዲ ትዕግሥቲ የድልየካ። ንመስቀል ተሓጒስካ እንተ ትሽከማ ንሳውን ተሸኪማትካ ናብቲ ንስኻ እትደልዮ መጨረሻ ዕላማኻ መብጽሓትካ። እዚ ከአ አብቲ ሓሳረ መከራ ዝጭረሸሉ እምበር አብዚ ምድሪዚ አይኮነን። ሓንቲ መስቀል እንተ አሕለፍካ ምናልባት ካብአ እትኸብድ ካልእ ብዘይጥርጥር ክትመጽአካ እያ” ዝብል ነንብብ። አብ ዕለታዊ ሕይወትና መስቀል ከም ዝጓነፈና ተረዲእና መስቀልና ክንቅይር ዘይኮነ ነቲ ወሪዱ ዘሎ መስቀል ካብ ድላይ አምላኽ ከይወጻእና መጋበሪ ሰላምን ፍቕርን ሕድገትን ክንገብሮ በቲ ወሪዱና ዘሎ ብዝያዳ አብ አምላኽ ክንቀርብ እሞ ሓግዘኒ እደክም አሎኹ አሰንየኒ ኢልና ክንልምን ከም ዝግብአና መጽሓፍ ኢኒታስዮ ይነግር። ንመስቀል ብግቡእ እንተ ተረዳእናዮ እሞ እንተ ጾርና ሰለስተ ዓበይቲ ነገራት አብ ግብሪ ንርኢ። • ኃጢአት ይመውት፡ ሓደ/ሓንቲ ሰብ እምነቱ/ታ አብ ትሕቲ ጽላል ደም ጎይታና ኢየሱስ ክርስቶስ ክገብር እንከሎ እቲ ሰብ እቲ ንዘለዓለም ይቕየር። ናይ ኃጢአት ሰንሰለት ይብጠስ (ሮሜ 6፡14)፥ ሓደስቲ ፍጥረት ይኾኑ (2ቆሮ 5፡17)። እዚ ከምብሓደስ ዝተወልደ አማናይ ሕይወቱ አብ ትሕቲ አርዑት ኃጢአት አይነብርን እዩ (ሮሜ 6፡6)። ንመስቀሉ ዝጸውር መወዳእታኡ ክብርን ዓወትን እዩ። አብኡ ፍቕሪ ሰላም ትዕግስቲ ስለ ዝርከባ ኃጢአት ቦታ የብሉን። • ገሃነም እሳት ተሳዒራ፡ ዝኾነ አብ ሞትን ትንሣኤን ክርስቶስ ዝአመነ እሞ ቅዱስ ሕይወት ዝመርሕ አብኡ ሓዊ እሳት ዘለዓለም አይርከብን እዩ። “ብሓቂ ብሓቂ እብለኩም አሎኹ እቲ ንቓለይ ዝሰምዕ በቲ ዝልአኸኒውን ዝአምን ናይ ዘለዓለም ሕይወት አላቶ ንሱ ካብ ሞት ናብ ሕይወት ይሳገር እምበር ናብ ፍርዲ አይክበጽሕን እዩ” (ዮሓ 5፡24)። ሮሜ 8፡1 “ነቶም አብ ክርስቶስ ኢየሱስ ዘለዉ ኵነኔ የብሎምን” ይብለና። • መንግስተ ሰማይ ተኸፊቱ፡ ደም ክርስቶስ አፍደገ መንግስተ ሰማይን ናይ ክብሪ ቦታን ይኸፍተልና። ንሓዋርያቱ አብ ቤት አብኡ ብዙኅ ማሕደር ከምዘሎ እሞ ከሰናድወሎም ከም ዝኸይድ ነጊርዎም። (ዮሓ 14፡13። አብ ክብሪ አምላኽ ክንሳተፍ ሓንቲ መገዲ እያ ዘላ “ሰብ ካልአይ ጊዜ እንተ ዘይተወልደ ንመንግስቲ አምላኽ ኪርእያ ከቶ ከም ዘይክእል ብሓቂ ብሓቂ እብለካ አሎኹ” (ዮሓ 3፡3)። ሰማይ ዓድና ክንገብር አብዚ ምድሪ መስቀልና ክንጸውር ይግብአና። መስቀል አብ እምነትና ፍሉይ ትርጉም ከምዘለዎ ተረዲእና ዕለት ዕለት ብሓዲስ መንፈስን ተስፋን ጉዕዞና ክንቅጽል ንዝኾነ ዝጓነፈና መስቀል ብፍቕሪ ተቐቢልና ክሳብ መወዳእታ ክንጸውር ሓግዘኒ ንበሎ። ሕይወት ማርያም ሕይወት መስቀል እዩ ንዅሉ ፍቓድካ ይኹን እናበለት ሓሊፋቶ ሎሚ እውን ፍኖተ መስቀል ዘስተምሃርኪ ማርያም ንኹሉ ዝጓነፈና መስቀል ክንጸውር ንወድኺ ጸዋር መስቀል ለምንልና ንበላ።
እነዚህ ወታደሮች ወደ ሀገራቸው ሲመለሱ በተመድ ዓመቻችነት ሲሆን የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወታደሮቹን ካጓጓዙ አየር መንገዶች መካከል አንዱ መሆኑን ቢቢሲ ዘግቧል። በተመድ ስር ያለው የሰላም ማስከበር ተልዕኮ በዲሞክራቲክ ኮንጎ ዜጎች ተቃውሞ እያስተናገደ ሲሆን፤ ሰላም አስከባሪ ጦሩ ዜጎችን ከአማጺያን ጥቃት አልታደገም በሚል አየተተቸ ይገኛል። የሀገሬው ዜጎችም ሰላም አስከባሪ ጦሩ ሀገራቸውን ለቆ እንዲወጣ በሰላማዊ ሰልፍ በመጠየቅ ላይ ሲሆን ይህ ሰላም አስከባሪ ጦር ከሁለት ወራት በፊት 36 ተቃዋሚዎችን ተኩሶ ገድሏል ተብሏል። ለዩክሬን የረጅም ርቀት መሳሪያ ማስታጠቅ ቀይ መስመርን ማለፍ ነው ስትል ሩሲያ አስጠነቀቀች ከዚሁ ተቃውሞ ጋር በተያያዘም በኬንሺያሳ ያለው የተመድ ሰላም ማስከበር ተልዕኮ ቃል አቀባይ የዲሞክራቲክ ኮንጎን ሉዓላዊነት የሚጋፋ አስተያየት ሰጥቷል በሚል ሀገሪቱቱን ለቆ እንዲወጣ ተደርጓል። ተመድ በዓለም ላይ ፈቃደኛ ከሆኑ ሀገራት ጦር በማዋጣት በ12 ሀገራት ላይ የሰላም ማስከበር ተልዕኮ ያለው ሲሆን ለ22 ዓመት የቆየው እና ብዙ ገንዘብ ወጪ የተደረገበት ስምሪቱ በዲሞክራቲክ ኮንጎ ያለው ነው።
በቁማር ኢንደስትሪ ውስጥ ከአስር አመት በላይ ልምድ ያለው ኢሮፓ ካሲኖ የቤተሰብ ብራንድ ነው። በ2003 ከጀመረ ወዲህ፣ በርካታ የባለቤትነት ለውጦችን አድርጓል። መጀመሪያ ላይ፣ በአስቸጋሪው የወላጅ ኩባንያ፣ ኢምፔሪያል ኢ-ክለብ ካሲኖዎች ይንቀሳቀስ ነበር። በአሁኑ ጊዜ፣ በዩኒቨርስ መዝናኛ አገልግሎቶች የሚንቀሳቀሰው በፈቃድ ነው። ማልታ ጨዋታ ባለስልጣን. Games በላይ ጋር 400 በውስጡ ቤተ-መጽሐፍት ውስጥ ጨዋታዎች, ዩሮፓ ካዚኖ ለእያንዳንዱ ተጫዋች የሚሆን ነገር አለው. ይህ ክላሲክስ ወይም ዘመናዊ ጨዋታዎች ይሁን, ይህ የቁማር ከ የተለያዩ ጨዋታዎች ጋር በደንብ የተሞላ ነው ፕሌይቴክ. የሮሌት ተጫዋቾች እንደ አሜሪካን ሮሌት፣ ሮሌት ፕሮ፣ ማርቭል ሮሌት፣ የፈረንሳይ ሩሌት፣ የአውሮፓ ሩሌት እና 3D ሩሌት ባሉ ስሪቶች መደሰት ይችላሉ። Poker አድናቂዎች እንደ Deuces Wild ፣ Mega Jacks ፣ Jacks ወይም Better ፣ Joker Poker ፣ Tens ወይም Better ፣ 2 Ways Royal ፣ Caribbean Poker ፣ ካዚኖ ያዙዋቸውእና ባለ 4-መስመር Aces እና ፊቶች። የቦታዎች ስብስብ እንደ የማይታመን ሃልክ፣ ድንቅ አራት፣ አትላንቲስ ንግስት፣ ዶልፊን ሪፍ እና የታይ መቅደስ ያሉ ርዕሶችን ያካትታል። የሚቀርቡት ተጨማሪ ጨዋታዎች craps፣ blackjack፣ baccarat እና የጭረት ካርዶችን ያካትታሉ። Withdrawals በዚህ የቁማር ውስጥ የመውጣት አማራጮች instaDebit ላይ በትንሹ የተገደበ ነው, ስክሪል, MyCitadel, Visa, Visa Electron, Neteller, ClickandBuy እና Check. ዝቅተኛው እና ከፍተኛው ክፍያዎች እንደ የተጫዋች ጂኦግራፊያዊ አካባቢ፣ በተመረጠው የመክፈያ ዘዴ እና በምንዛሪው ላይ የተመሰረቱ ናቸው። የሂደቱ ጊዜ ከ96 ሰአት እስከ ሰባት ቀናት ነው። ምንዛሬዎች ወደ ዩሮፓ ካሲኖ የሚደረጉ ግብይቶች በ በኩል ሊከናወኑ ይችላሉ። የዴንማርክ ክሮነር፣ የኖርዌይ ክሮነር፣ የአሜሪካ ዶላር፣ የአውስትራሊያ ዶላር፣ ዩሮ፣ ደቡብ አፍሪካ ራንድ፣ የስዊስ ፍራንክ፣ የካናዳ ዶላር፣ የእንግሊዝ ስተርሊንግ ፓውንድ እና የስዊድን ክሮኖር። በተጫዋቹ የክፍያ ወይም የመክፈያ ዘዴ ላይ በመመስረት የሚደገፉ ምንዛሬዎች ዝርዝር ሊቀንስ ይችላል። Bonuses የቁማር አዝናኝ ተጫዋቾች ከተመዘገቡ በኋላ ወዲያውኑ ይጀምራል. 2,400 ዶላር የምዝገባ ጉርሻ ሁሉንም አዲስ ቁማርተኞች ይቀበላል። ይህ ሽልማት በየሳምንቱ እና በየወሩ ይሰጣል። ሌሎች ማስተዋወቂያዎች ሁለተኛ የተቀማጭ ጉርሻን ያካትታሉ፣ የጓደኛ ማበረታቻን ይመልከቱ፣ የኮምፕ ነጥቦች፣ ነጻ የሚሾር ማክሰኞ፣ አሸነፈ፣ ሳምንታዊ ታማኝነት ጉርሻ እና የ Chesire Cat ጉርሻ። Languages ዩሮፓ ካዚኖ በአውሮፓ አገሮች ውስጥ ተስፋፍቶ ነው. በዚህ ምክንያት, የተለያዩ ቋንቋዎችን ይደግፋል. እነዚህ ቋንቋዎች እንግሊዝኛ፣ ጀርመንኛ፣ ፖላንድኛ፣ ስፓኒሽ፣ ማጂያር፣ ቼክ, ጣሊያንኛ, ፈረንሳይኛ, ግሪክኛ, ስዊድንኛ, ራሺያኛእና ፖርቱጋልኛ። በተጫዋቹ አካባቢ ላይ በመመስረት የድረ-ገጹ ቋንቋ በራስ-ሰር ይለወጣል። የደንበኛ ድጋፍ በእነዚህ በተጠቀሱት ቋንቋዎች ይሰጣል። Support አጠቃላይ መረጃ እና ፈጣን መመሪያዎች በዚህ የቁማር ጣቢያ ዝርዝር FAQ ክፍል ማግኘት ይቻላል. አንድ ተጫዋች በዚህ ክፍል ካልረካ፣ እሱ/ እሷ የቀጥታ ውይይት ባህሪን መጠቀም መቀጠል ይችላሉ። ድጋፍ በስልክ መስመራቸው +35-924-008-916 ማግኘት ይቻላል። እርዳታ በየቀኑ ከጠዋቱ 06፡00 እስከ 00፡00 ጥዋት GMT 7 ባለው ጊዜ ውስጥ ይገኛል። Deposits ወደ ባንክ ስንመጣ ዩሮፓ ካሲኖ ብዙ የክፍያ ሂደቶችን ይደግፋል። ተጫዋቾች ሂሳባቸውን በInstaDebit፣ Maestro፣ Visa፣ Mastercard፣ Skrill፣ MuchBetter፣ ecoPayz፣ Neteller፣ Paysafecard፣ EasyEFT, ClickandBuy, iDebit, Entropay, ePro, WebMoney, PayPal, PayU, QIWI, SporoPay, SafetyPay, Swiff, WebMoney, Ukash, TrustPay, Multibanco, Todito Cash, GiroPay, AstroPay ካርድ ኢኮንቶእና የባንክ ሽቦ።
አቤቱ አምላኬና ጌታዬ ኢየሱስ ክርስቶስ ሆይ !! የእናትህ ድንግል ማርያም ርስትና የአንተም ርስት ስለኾነች እጆቿን ወደአንተ ስለምትዘረጋ ቅድስት ሀገርህ ኢትዮጵያና በባሕርይ አባቱ እግዚአብሔር ዕሪና የነበረና የአለ የሚኖር ወልድ ዋህድ ብላ ስለምታምን ኦርቶዶክሳዊት ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያንህ ወደ አንተ የምጮኸው ፍጹም ልመናዬን ስማኝ ፡፡ እነሆ አፅራረ ክርስቲያን የኾኑ ጠላቶችህ ኑ የክርስቲያን ስማቸው ከእግዚ አብሔር ሕዝብነት እንዳይቈጠር ከሕዝብ እንለያቸው ብለው በንዑዳን ክቡራን ወገኖችህ ኢትዮጵያ ውያን ላይ ክፉ ምክርን መክረዋልና ፡፡ በመገዳደርና በማስፈራራትም ደንፍተዋልና አቤቱ ስለቅድስት ሀገር ኢትዮጵያና ስለቅድስት ቤተ ክርስቲያን ስለመምህራኗና ስለምእመናኗ ክብርና ልዕልና የልቡናዬን መሻት ፈጽምልኝ ፡፡ ልመናዬንም ፈጽመህ ስማኝ ፡፡ አቤቱ በክቡር ደምህ ፈሳሽነት ቤዛ ትኾናት ዘንድ ስለ ቅድስት ቤተ ክርስቲያን ብለህ በጲላጦስ ዐደባባይ የተገረፍህ እንደአንተ የአለ ማንም የለምና ጩኸቴን ችላ አትበል ፡፡ አቤቱ ምንም ምን በደል ሳይኖርብህ ስለቅድስት ቤተ ክርስቲያን ብለህ መከራ መስቀልን የተቀበልህ የርኵሳን አይሁድ ምራቅን የታገሥህ አምላኬ ሆይ እንደ አንተ የአለ ማንም የለምና ጩኸቴን አድምጥ ፡፡ አቤቱ ስለቅድስት ቤተ ክርስቲያን ብለህ በዕፀ መስቀል ላይ ተሰቅለህ ኀፍረተ መስቀልን የታገሥህ እንደ አንተ የአለ ማንም የለምና ልመናዬን ችላ አትበል ፡፡ እነሆ አፅራረ ቤተ ክርስቲያን በአንድነት ተሰብስበው መክረውብናልና በአንተም ላይ አንድ ኾነው በዓመፃ ተነሥተዋልና ልመናዬን ችላ አትበል ፡፡ አቤቱ ኃይልህንና ገናንነትህ ገልጸህ የወደቀችውን ቅድስት ሀገር ኢትዮጵያን አንሣ ፡፡ የቅድስት ቤተ ክርስቲያን ሕጓ ሥርዓቷ ተመልሶ ይጸና ዘንድ ርዳን ፡፡ አቤቱ ወልድ ዋህድ አምላከ ኢትዮጵያ እግዚአብሔር ኢየሱስ ክርስቶስ ሆይ !! አንተ ኹሉን ማድረግ የሚቻልህ ምንም ምን የሚሳንህ የሌለ ፍጹም የባሕርይ አምላክ እንደ ኾንህ ፍጥረት ኹሉ ያውቁ ዘንድ ስለ እናትህ ቅድስት ድንግል ማርያምና ስለወዳጅህ ቅዱስ ዳዊት ብለህም ይኽቺ ቅድስት ሀገር ኢትዮጵያን በይቅርታህ ጐብኛት ፡፡ ርዳት ፡፡ ከክፉም ኹሉ ጠብቃት ፡፡ አቤቱ ስለ ኦርቶዳክሳዊት ተዋህዶ ሃይማኖትና ስለ ቅድስት ሀገሬ ኢትዮጵያ ብዬ በጥልቅ ጽንዐ መከራ ውስጥ ጠርቼሃለሁና ቃሌን ስማኝ ፡፡ ፈቃደ ርኅራኄህም የልመናዬን ቃል ያድምጥ ፡፡ አቤቱ የበደለኛን በደል ብታስብስ በፊትህ ፍጥረት ኹሉ መቆም ባልተቻለውም ነበር ፡፡ ነገር ግን ከአንተ ዘንድ የሚገኝ ይቅርታህ እጅግ የበዛ ነውና ስለቅዱስ ስምህ ብለህ የልቡናየን መሻት እንድትፈጽምልኝ እታመንብሃለሁ ፡፡ ንጉሤና አምላኬ ወልድ ዋህድ እግዚአብሔር ኢየሱስ ክርስቶስ ሆይ !! ለዘለዓለም ከፍ ከፍ አድርግሃለሁ ፡፡ ቅዱስ ስምህንም አመሰግናለሁ ፡፡ ስብሐት ለአብ ወወልድ ወመንፈስቅዱስ ለዓለም ወለዓለመ ዓለም አሜን ፡፡ ይኽንን «ማዕተበ ጸሎት» የተሰኘ የክርስትና ጸሎት ስለቅድስት ኦርቶዶክሳዊት ተዋህዶ ሃይማኖታችንና ስለቅድስት ሀገራችን ኢትዮጵያ ወደፈጣሪያቸው የጸለዩትና በመልዕክተ መንፈስቅዱስ መጽሐፋቸው ገጽ ፪፻፳፩ (221) በልሳነ ግእዝ የአቀረቡት ኢትዮጵያዊው ሊቅ ሰማዕት ዘእንበለ ደም ሊቀ ሊቃውንት አያሌው ታምሩ በዚኹ የመጽሐፋቸው መደምደሚያ ላይም ለእኛ ኢትዮጵያውያን ልጆቻቸው የሚመለከተውን አባታዊ መልዕክት አስተላልፈው ነበር ፡፡ መልዕክታቸውም “…ኢትዮጵያውያን ኹሉ ወደታላቂቱ ሀገራችሁ ወደተቀደሰችው ቤተ ክርስቲያናችሁ ወደ እውነተኛይቱ ሃይማኖታችሁ እንድትመለሱና እንድትድኑ እኔ አነስተኛው ደካማ ወንድማችሁ በጌታ ችን ኢየሱስ ክርስቶስ ተማፅኜ እለምናችኋለሁ ፡፡ እርሱም መንገዱን ይምራችሁ ፡፡ ብርሃኑን ያብራ ላችሁ ፡፡ ቸር ነውና ፡፡ ምሕረቱም ለዘለዓለም ነውና ፡፡ ምስጋና ለእርሱ ይኹን አሜን ፡፡…”
እ.ኤ.አ. በተወሰነ ደረጃ የቫይረሱ ስርጭት ይይዛል. ሆኖም, በቤት ውስጥ በሲ.ሲ.ሲ.ሲ.ሲ.ሲ.ሲ.ሲ. በእርግጥ, ኮሊቪስ - 19 በዩናይትድ ስቴትስ ውስጥ 190 ዎቹ ጉዳዮች ማንኛውንም የቫይረስ ምርመራ ያልተቀበሉ ከ 90% በላይ የሚሆኑት ናቸው. ዋናው ምክንያት የኒውሊክ አሲድ ምርመራ እና የፀረ-ተንቀሳቃሽ ስልክ መለየት ፈጣን እና ትክክለኛ የቫይረስ ኢንፌክሽኖች ውስጥ ፈጣን እና ትክክለኛ የቫይረስ ኢንፌክሽኖች ውስጥ ሊሰጥ አይችልም. ምክንያቱም የኒውክሊክ አሲድ ምርመራ ብዙ የሰው ኃይል እና ጊዜን የሚበላው የማያውቅ ዘዴ ነው, እና ውድ ለሆኑ መሣሪያዎች, ለአካባቢ እና ለየት ያለ ሰራተኞች ከፍተኛ መስፈርቶች አሉት, እና በጥቂት የባለሙያ ተቋማት ውስጥ ብቻ ሊከናወን ይችላል. በአንደኛው ሁለት ሳምንቶች ውስጥ የኤንቲክዲዲዲኤን በተመለከተ የሂሳብ መጠን በጣም ዝቅተኛ ነው, ስለሆነም ኢንፌክሽኑን ቀደም ብሎ ለመመልከት ተስማሚ አይደለም. በበሽታው የመጀመሪያ ደረጃ ላይ ምንም ሊታወቅ የሚችል ፀረ-ተንቀሳቃሽ ተጎታች አልነበረም, ስለሆነም ኮሊዮ-19 የፀረ-ቢዲቢነት ሙከራ በዚህ ደረጃ በበሽታው የተያዙትን በበሽታው ሊታይ አልቻለም. በዚህ ጊዜ በበሽተኛ ዘዴዎች ማያ የማያ ገጽዎን የሚፈልጉ ከሆነ አንቲጂን መለየት ያስፈልግዎታል. አንቲጂን ማወቂያ የሰው አካል አዲስ ኮሮኒየስ የያዘ መሆኑን በቀጥታ መለየት ይችላል. የምርመራው ፈጣን, ትክክለኛ, እና ያነሰ መሳሪያዎችን እና ሠራተኞችን ይፈልጋል. የሁለተኛ የፀረ-ባንቲንግ ልዩ የሆኑ ፀረ-አጎራሞኖችን ለመለየት እና የተለያዩ ፀረ እንግዳዎችን በመጠቀም, የተለያዩ የፀረ-ባንዲራዎችን በመጠቀም, በተለይም ልዩነቱን ውጤታማ በሆነ መንገድ በማሻሻል ላይ, ሁለት የፀረ-አሪጂኖዲድ ልዩ ፀረ እንግዳ አካላትን በመጠቀም, በእጅጉ የመቀነስ እድልን መቀነስ ይችላል. አንቲጂን ማወቂያ ጠቀሜታዎችን ከግምት ውስጥ ማስገባት የጃፓን እና ዩናይትድ ስቴትስ በቫይረስ አንቲጂንግ ቀጥተኛ የቫይረስ አንቲጂንን በቀጥታ ለማግኘት የሦስተኛውን ትውልድ መለዋወጫ ዘዴን በቅደም ተከተል አድንቀዋል. የእነዚህ የአዲሲት ትውልድ አንቲኒየርስ ማንቀሳቀስ የጎን ክትትል ያልበለለ የመረጃ መሰረታዊ መርህ ይይዛል. የመመልከቻ ዘገባን ለማግኘት ከናሙና ስብስብ 15-30 ደቂቃዎች ብቻ ይወስዳል. በታተመው ውሂብ መሠረት የእነዚህ ምርቶች አነስተው መለስተኛ መረጃ 113 ~ 1000 TCID50 / ML ነው. በመጀመሪያው ክሊኒካዊ ምርምር ውስጥ የእነዚህ ምርቶች አቢይ አሲድ አዎንታዊ መረጃዎች የእነዚህ ምርቶች አሲድ ናሙናዎች የተስተካከሉ ናቸው, የእነሱ አፈፃፀም ክሊኒካዊ ፍላጎቶችን ማሟላት ይችል እንደሆነ የሚያመለክቱ እስከ 96.7% ነው. በክሊኒካዊ ጥናቶች ውስጥ ጥቅም ላይ የዋሉ አነስተኛ ጥራት ያላቸው ናሙናዎች ብዛት ምክንያት እነዚህ ምርቶች, በቀጣይ ጥናቶች ውስጥ የበለጠ አዎንታዊ ናሙናዎችን በማካተት ሊረጋገጥ የሚፈልግ በመፍትሔ ሂሳብ መረጃ ውስጥ ትልቅ ልዩነቶች እና ቅልጥፍናዎች ሊኖሩ ይችላሉ. አንቲጂን ፈጣን የሙከራ ቴክኖሎጂ መምጣት ቴክኖሎጂው ወደ 3 ዘመን ድረስ የ COVID-19 ንዑስ መጫኛ ግባን ያሳያል. Covid-19 ፈጣን ፈጣን ፈተና በቀላሉ ሰፋ ያለ ገበያ ይጀምራል, እና ሰዎች እንኳን በቤት ውስጥ ለጉዳዩ-19 (ለአካባቢያዊ ህጎች ርዕሰ ጉዳይ). አንቲጂን ማወቂያ ፈጣን, ትክክለኛ እና ቀላል አሠራሮች ጥቅሞች አሉት, ይህም ሆቴሎች, አየር መንገድ, ምግብ ቤቶች, ምግብ ቤቶች, ኮንሰርት, የስፖርት ዝግጅቶች, ወዘተ. የ Antiigan ፈጣን ፈጣን ፈተና አሠራሩ ከባለሙያ የሕክምና ቴክኒሻኖች ውጭ ሌሎች የህክምና ባለሙያው በቀላሉ የተስተካከለ ሲሆን የሕክምና ስርዓቱን ከመጠን በላይ ጭነት የሚቀንሱ በሽተኞችን ለማቅረብ ሊያገለግል ይችላል. የቫይኪ-19 አንቲጂን ፈጣን የሙከራ ምርቶች መምጣት የሚረዱ የቫይረስ ስርጭትን የመከላከል አደጋን ለመቀነስ እና በዓለም ዙሪያ በሚገኙ በሁሉም ሀገሮች ውስጥ ወረርሽኙን ለመከላከል እና የተሟላ መከላከልን እና ቁጥጥርን ለማሳደግ ምቹ ነው. Covid-19 አንቲጂንግ ፈጣን ሙከራበሄና ኡአክስ ባዮቴክስ ባዮቴክኖሎሎጂ የተገነባ መቃብ, LTD የተለያዩ የምርት ዓይነቶች, የተረጋጋ አፈፃፀም, ከፍተኛ ስሜታዊነት እና ልዩ ትግበራ አለው. የአፍንጫ ስዋብ ዓይነት, የምራቅ ዓይነት, የአፍንጫ መሃድ እና ጨዋማ ባሉ, የ Solivio Lolliopy አይነት ጨምሮ. የአፍንጫ ስዋብ ዓይነት, የምራቅ ዓይነት, የአፍንጫ ማንሻ እና ጨዋማ ባሉ እና ሳሊሎሎ ሎሊፎፕ አይነት ጨምሮ. እንደ ፍላጎቶችዎ መሠረት የማወቂያ ዘዴን በነፃነት መምረጥ ይችላሉ. የትኛውም ዓይነት ብትመርጡ የምርት ጥራት እምነት የሚጣልበት ነው. ፈጣን የፀረ-ሪፕሪንግ ዋጋ ፈጣን የፀረ-ተረት የሙከራ መሣሪያ ወጪ አንቲጂዲ ሙከራ ወጪ ወጪ አንቲጂን ሙከራ ፈጣን የፀረ -ኛ ሙከራ ለሽያጭ ምርጥ የፀረ -ኛ ሙከራ ፈጣን የፀረ-ታይነት ወጪ አንቲጂን ስድብ ሙከራ ወጪ አንቲጂን ኪትስ ወጪ አንቲጂን ኪት አቅራቢ
ምርጫ ቦርድ በጊዜ ሰሌዳ ላይ ለመወያየት በጊዮን ሆቴል የጠራውን ስብሰባ “ጥያቄዎቻችን የሚመልስ አይደለም” በሚል የሰማያዊ ፓርቲ ተወካዮች ስብሰባውን ረግጠው መውጣታቸውን መዘገባችን ይታወሳል፡፡ ከሰማያዊ ፓርቲ በተጨማሪም የመላው ኢትዮጵያ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ (መኢዴፓ) እና የኢትዮጵያ ብሄራዊ አንድነት ፓርቲ (ኢብአፓ) ተወካዮች ስብሰባውን ረግጠው ወጥተዋል፡፡ ፓርቲዎቹ በትናንትናው ዕለት ከምርጫ 2007 ዓ.ም በፊት ውይይት ሊደረግባቸውና ሊፈቱ ይገባል ያሏቸውን ጥያቄዎች ለምርጫ ቦርድ ያስገቡ ቢሆንም በዛሬው ስብሰባ በደብዳቤ ካሳወቋቸው ችግሮች ይልቅ የጊዜ ሰሌዳ ቅድሚያ የተሰጠው በመሆኑ የምርጫ ምህዳሩን ላይ የሚያመጣው ለውጥ የለም ብለው ስብሰባውን ረግጠው መውጣታቸውን ለነገረ ኢትዮጵያ ገልጸዋል፡፡ ስብሰባውን ረግጠው ከወጡት መካከል የኢትዮጵያ ብሄራዊ አንድነት ፓርቲ (ኢብአፓ) ዋና ጸኃፊ ወ/ት መሊሃ ጀሃድ “ትናንትና 12 ፓርቲዎች ሆነን ፈርመን ያስገባነው ደብዳቤ ነበር፡፡ በዚህ ደብዳቤ ባነሳናቸው ጥያቄዎች ላይ መልስ ካልተሰጠን በረቂቅ የጊዜ ሰሌዳው ላይ እንደማንነጋገር ገልጸን ነበር፡፡ ቦርዱ ደግሞ ትናንትና ባስገባነው ደብዳቤ ላይ ከመነጋገርና ለጥያቄዎቹ መልስ ከመስጠት ይልቅ በጊዜ ሰሌዳው ላይ ነው የምንነጋገረው አለን፡፡ ምርጫ ቦርድ ኃላፊዎች ስለ ጊዜ ሰሌዳው እንድንነጋገር ሲያደርጉ እኛ በአካሄድ ጥያቄዎቻችን መልስ እንዲሰጥ ጠየቅን፡፡ የቦርዱ ተወካዮች እሱን በሌላ ጊዜ ስብሰባዎች ላይ እንፈታዋለን፣ ዛሬ ስለ ጊዜ ሰሌዳው እንነጋገር በማለታቸው ስብሰባውን ረግጠን ወጥተናል” ስትል ረግጠው የወጡበትን መነሻ ለነገረ ኢትዮጵያ ገልጻለች፡፡ በተመሳሳይ የመኢዴፓ ሊቀመንበር አቶ ኑሪ ሙደሂር “ምርጫ ቦርድ ነጻና ዴሞክራሲያዊ ምርጫ አደርጋለሁ የሚለው አባባሉ ተግባራዊ እንዲሆን ጥያቄዎችን አቅርበን ነበር፡፡ ይህን ጥያቄ የዛሬ 5 አመትም ጠይቀናል፡፡ ትናንትም በጋራ በደብዳቤ አስገብተናል፡፡ ገዥው ፓርቲ የምርጫ ቅስቀሳ ከጀመረ 5 አመቱ ነው፡፡ ይህን ቅስቀሳ የሚያደርገው በመንግስት ገንዘብ ነው፡፡ የእኛ ጥያቄ የምርጫ ምህዳሩ መስፋት አለበት ነው፡፡ ትርጉም ያለው ምርጫ መደረግ አለበት ነው የእኛ እምነት፡፡ ይህን ለማድረግ የሚያስችሉ ጥያቄዎችን ለመመለስ ፈቃደኛ ስላልሆኑ ነው እኛ ስብሰባውን ረግጠን የወጣነው” ብለዋል፡፡ ሌላኛው የመኢዴፓ ተወካይና የፓርቲው ዋና ጸኃፊ አቶ ዘመኑ ሞላ በበኩላቸው “እነሱ ካቀረቡት የጊዜ ሰሌዳ ይልቅ የሚቀድመው ሜዳውን ማስፋት ነው፡፡ ትናንትና 12 ፓርቲዎች ተፈራርመን ያስገባነው ደብዳቤ ነበር፡፡ እኛም ቀድመን በተነጋገርነው መሰረት የጊዜ ሰሌዳው ጉዳይ ቀዳሚ አጀንዳ መሆን የለበትን የሚል አቋም ይዘናል” ሲሉ ስብሰባውን ካዘጋጀው ምርጫ ቦርድ ጋር ያላቸውን ልዩነት ለነገረ ኢትዮጵያ ገልጸዋል፡፡ ምርጫ ቦርድ በሚቀጥለው ስለ ችግሮቻችሁ ቁጭ ብለን እንወያያለን በሚል የማባበል ስራ እንደያዘ የገለጹት አቶ ዘመኑ “የ2002ትን ምርጫን ገምግመናል፡፡ ፓርቲዎች ያስገባነው ደብዳቤ አለ፡፡ አሁንም ገዥው ፓርቲ ከመቼውም ጊዜ በባሰ ሜዳውን እያጠበበና ራሱ ብቻ እየተጫወተበት ይገኛል፡፡ ትክክለኛ ምርጫ ለማድረግ ከታሰበ እናንተም ከገዥው ፓርቲ ጋር ያላችሁን ግንኙነት ቆም ብላችሁ አስቡበት ብለናቸዋል፡፡ ያቀረብናቸው ጥያቄዎች ቅድሚያ ስላልተሰጣቸው ስብሰባውን ረግጠን ለመውጣት ተገደናል” ብለዋል፡፡ ዘግይቶ በደረሰን መረጃ የኢትዮጵያ ማህረ ዴሞክራሲ ደቡብ ህብረት አንድነት ፓርቲ ተወካይ ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስም ስብሰባውን ረግጠው መውጣታቸው ተግልጾአል፡፡ በትናንትናው ዕለት 12 የፖለቲካ ፓርቲዎች በጋራ ከምርጫ ከጊዜ ሰሌዳው በፊት በውይይት መፈታት አለባቸው ብለው ያመኑባቸውን ጥያቄዎች ለምርጫ ቦርድ በደብዳቤ መጠየቃቸው ይታወሳል፡፡ (ምንጭ፤ ነገረ ኢትዮጵያ)
ያሳለፍነው ሰኔ 14 ቀን 2013 ዓ.ም በተደረገው ሀገር አቀፍ ምርጫ ብልጽግና ፓርቲ መንግስት መመስረት የሚያስችለውን ወንበር ማግኘቱን ተከትሎ የፌደራል መንግስት በትናንትናው ዕለት በይፋ ተመስርቷል። የህዝብ ተወካዮች መክር ቤት በመጀመሪያ ጉባኤው አብይ አህመድን (ዶክተር) ጠቅላይ ሚኒስትር አድርጎ መርጧል፡፡ በምክር ቤት ጉባኤ ላይ በተጋባዥነት አትሌት ሀይሌ ገብረስላሴን ጨምሮ ሌሎች አካላትም ተገኝተው ነበር። አል ዐይን አማርኛ ከአትሌት ሀይሌገብረስላሴ ጋር ባደረገው ቆይታም የስራ እድል ፈጠራ እና የኑሮ ውድነት ለአዲሱ መንግስት ዋነኛ ስራዎች ሊሆኑ ይገባል ሲል ተናግሯል። “ላንድ አገር ትልቁ ራስምታት ኑሮ ውድነት እና ስራ አጥነት ናቸው። እነዚህ ደግሞ የእኛ ዋነኛ ችግሮቻችን ናቸው። እነዚህን ችግሮች እንደ ሀገር መፍታት ካልቻልን ችግር ውስጥ መግባታችን አይቀሬ ነው። አዲስ መንግስት መመስረት ዋነኛ ግብ አይደለም። ዜጎቻችንን ከድህነት ማውጣት አለብን ይሄንን ለማድረግ ደግሞ ከመንግስት ብቻ አይጠበቅም ሁላችንም የሚጠበቅብንን ማድረግ አለብን” ሲልም አክሏል አትሌት ሀይሌገብረስላሴ። አትሌት ሀይሌ ገብረስላሴ ሌላኛው አስተያየቱን ያጋራን ጉዳይ ከስፖርት አንጻር ነው። “ባሳለፍነው የቶኪዮ ኦሎምፒክ ህዝባችንን የማይመጥን ውጤት ነው የተገኘው፤ በመሆኑም አዲስ የሚመሰረተው መንግስት ካሁኑ ለቀጣዩ ኦሎምፒክ በቂ ዝግጅት በማድረግ ህዝባችንን የሚመጥን እና የሚክስ ውጤት ማምጣት የሚያስችል አሰራር መከተል ያስፈልጋል” ብሏል። የጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ በዓለ ሲመት በትናንትናው እለት በመስቀል አደባባይ ተካሂዷል፡፡ በበዓለ ሲመት መርሃግብሩ ላይ በመቶ ሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎችና የአፍሪካ ሀገራት መሪዎች ተገኝተዋል፡፡የኬንያው ኡሁሩ ኬንያና፣የናይጀሪያው ሞሀመድ ቡሃሪ፤ የኡጋዳው ዮሪ ሞሰቨኒና የሰቡብ ሱዳኑ ሳለቫኪል ከተገኙት መሪዎች መካከል ናቸው፡፡
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ከቤልጂየም ሀገር 5 ዩኒቨርሲቲዎች ጋር በትብብር የሚሠራው “AMU-IUC – Arba Minch University – Institutional University Cooperation” ፕሮግራም 2ኛ ዙር የኢፌዲሪ ሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት አፈ ጉባዔ አቶ ታገሠ ጫፎና በኢትዮጵያ የቤልጂየም አምባሳደር ስቴፋን ቲጂስ/Stefaan Thijis/ በተገኙበት መስከረም 11/2015 ዓ/ም በይፋ ተጀምሯል፡፡ ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ የኢፌዲሪ ሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት አፈ ጉባዔ አቶ ታገሠ ጫፎ የትብብር ፕሮግራሙ የዩኒቨርሲቲውን የማስተማርና የምርምር አቅም ከማጎልበትና ከመገንባት አንፃር የጎላ ሚና የተጫወተ በመሆኑ ለቤልጂየም መንግሥት፣ የሀገሪቱ ግብር ከፋዮች፣ ዩኒቨርሲቲዎችና የፕሮግራሙ አካል በመሆን በጋራ ሲሠሩ ለነበሩ የ5ቱ ዩኒቨርሲቲዎች ተመራማሪዎች ምስጋናቸውን አቅርበዋል፡፡ እንደ ዩኒቨርሲቲም የፕሮግራሙ የመጀመሪያ ዙር የሥራ ጊዜ በስኬት እንዲጠናቀቅ የበኩላቸውን ለተወጡ የዩኒቨርሲቲው አመራሮች፣ ተመራማሪዎች፣ መምህራንና የአስተዳደር ድጋፍ ሰጪ ሠራተኞች ምስጋናቸው ያቀረቡት አፈ ጉባዔው በቀጣይ 2ኛው ዙር የፕሮግራሙ የሥራ ጊዜ ውጤታማ እንዲሆን በመጀመሪያው ዙር የታየው ቅንጅት ተጠናክሮ እንዲቀጥል አሳስበዋል፡፡ የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝደንት ዶ/ር ዳምጠው ዳርዛ የ“AMU-IUC” ትብብር ፕሮግራም እ.አ.አ ከ2017-2022 በነበረው የ5 ዓመታት የመጀመሪያ ዙር ቆይታ ዩኒቨርሲቲው እንደ ሀገር ለምርምር ሥራዎች ምቹና ጠንካራ ተቋም እንዲሆን በተለያዩ የአቅም ግንባታ ዘርፎች ጉልህ ሚና አበርክቷል ብለዋል፡፡ በፕሮግራሙ የመጀመሪያ ዙር 19 የሀገር ውስጥ መምህራን የ3ኛ ዲግሪ ትምህርታቸውን እንዲከታተሉ መደረጉ ዩኒቨርሲቲው በቀጣይ የመማር ማስተማር፣ የምርምርና የቴክኖሎጂ ሽግግር ሥራዎችን ጥራት ለማሻሻልና የድኅረ ምረቃ ፕሮግራሞችን በማስፋፋት የመማር ማስተማር ሥራው ምርምር ተኮር እንዲሆን እያደረገ ለሚገኘው ጥረት አስተዋጽኦው የጎላ ነው፡፡ ፕሬዝደንቱ ዩኒቨርሲቲው የቀጣይ 10 ዓመታት ስትራቴጂክ ዕቅድ እንዲያሳካ የፕሮግራሙ 2ኛ ዙር ትግበራም ፋይዳው ከፍ ያለ ነው ብለዋል፡፡ በኢትዮጵያ የቤልጂየም አምባሳደር ስቴፋን ቲጂስ/Stefaan Thijis/ በበኩላቸው በቤልጂየም የሚገኙ ዩኒቨርሲቲዎች በኢትዮጵያ ከሚገኙ የተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎች ጋር ዘርፈ ብዙ ጠቀሜታ ያላቸውን ሥራዎች በትብብር እንደሚሠሩ ተናግረው ዩኒቨርሲቲዎች የአዳዲስ ሃሳቦችና ቴክኖሎጂዎች መነሻ እንደመሆናቸው እነዚህ የትብብር ሥራዎች ዘላቂ ልማትን ዕውን ከማድረግ አንፃር ፋይዳቸው ጉልህ ነው ብለዋል፡፡ በቤልጂየምና በኢትዮጵያ በሚገኙ ዩኒቨርሲቲዎች መካከል በአቅም ግንባታ፣ በዕውቀት ሽግግር፣ በምርምርና በሰው ኃይል ልውውጥ የተጀመሩ የትብብር ሥራዎች ተጠናክረው ሊቀጥሉ እንደሚገባ እንዲሁም ለተጀመሩና ወደ ፊት ለሚጀመሩ ትብብሮች ውጤታማነትም የበኩላቸውን እንደሚወጡ አምባሳደሩ ተናግረዋል፡፡ ዕውቀት ዋጋ የሚኖረው ማኅበረሰብን ሲጠቅም ብቻ መሆኑን የገለጹት አምባሳደሩ በመጀመሪያው ዙር የፕሮግራሙ ቆይታ የተገኙ ዕወቀቶች፣ ልምዶችና የምርምር ግኝቶች ተግባር ላይ ውለው ችግርን እንዲቀርፉ መሥራት የፕሮግራሙ የ2ኛው ዙር ትኩረት እንዲሆን በአጽንኦት አሳስበዋል፡፡ የ “AMU-IUC” ፕሮግራም ማኔጀር ዶ/ር ፋሲል እሸቱ የትብብር ፕሮግራሙ በስሩ 6 የተለያዩ ፕሮጀክቶችን በመያዝ ባለፉት 5 ዓመታት በዩኒቨርሲቲው ሲሠራ መቆየቱን አስታውሰው በመጀመሪያው የትብብር ዘመን የተከናወኑ ሥራዎች በገለልተኛ አካላት ተገምግመው ውጤታማ መሆናቸው በመረጋገጡ የ2ኛው ዙር ዕድል መገኘቱን ገልፀዋል፡፡ በመጀመሪያው ዙር የፕሮግራሙ ዘመን 19 የዩኒቨርሲቲው መምህራን 3ኛ ዲግሪ ትምህርታቸውን ቤልጂየም ሀገር በሚገኙ 5 ዩኒቨርሲቲዎች የመማር እና ጥራት ያላቸው የማኅበረሰብንና የአካባቢን ችግር መፍታት የሚያስችሉ፣ አዳዲስ ዕውቀቶችን ከማመንጨት አንፃር ጉልህ ሚና ያላቸው የምርምር ሥራዎችን የማከናወን ዕድል ማግኘታቸውን ዶ/ር ፋሲል ገልጸዋል፡፡ በየ15 ደቂቃው መረጃ ማቀበል የሚችል የሐይቅ ውሃ ጥራት መለኪያ ማሣሪያ፣ አውቶማቲክ የአየር ሁኔታ ጣቢያዎችና ዓለም አቀፍ ደረጃቸውን የጠበቁ የምርምር ቤተ-ሙከራዎች በዩኒቨርሲቲው መደራጀታቸውን የፕሮግራሙ ማኔጀር ጠቅሰዋል፡፡ በፕሮግራሙ የዩኒቨርሲቲውን የICT መሠረተ ልማቶች የማጎልበት ሥራዎች መሠራታቸውን የተናገሩት ዶ/ር ፋሲል በምርምር በተገኙ ውጤቶችና ዕውቀቶች ላይ በመመሥረት በጫሞ ሐይቅ ዙሪያና በሐይቁ ተፋሰስ ላይ እየተከናወኑ ያሉ ጅምር ሥራዎች እንዲሁም በዚሁ ፕሮግራም አማካኝነት በጫሞ ሐይቅና ተፋሰሱ ላይ የተደረጉ የምርምር ግኝቶችና ጥራት ያላቸው መረጃዎች ላይ በመመሥረት በሐይቁ ተፋሰስ በሚገኙ 10 ወረዳዎች ላይ ዘላቂ የአፈርና ውሃ ጥበቃ ሥራ ለመሥራት ከጀርመን ልማት ባንክ በተገኘ የገንዘብ ድጋፍ የሚሠራ አዲስ ፕሮጀክት ይፋ መሆኑ የዚሁ የትብብር ፕሮግራም ፍሬዎች ናቸው ብለዋል፡፡ የፕሮግራሙን የመጀመሪያ ዙር አፈፃፀምና የ2ኛውን ዙር የትኩረት መስኮች አስመልክቶ የፕሮግራሙ የሀገር ውስጥና የውጭ አስተባባሪዎች ተ/ፕ በኃይሉ መርደኪዮስና ፕ/ር ሮውል ሜርሲክስ/Prof Roel Merckx/ ያቀረቡ ሲሆን ፕሮግራሙ በዋናነት በኢትዮጵያ ደቡብ ስምጥ ሸለቆ ውስጥ ያሉ ማኅበረሰቦችን ፍላጎት ማሟላትና በተመሳሳይ ጊዜ በልማት ሂደት ውስጥ አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በሚጫወተው ሚና ላይ በማተኮር ሲሠራ መቆየቱን ተናግረዋል፡፡ ከዚህም አንፃር ዩኒቨርሲቲው በማስተማርና ምርምር ያለውን አቅም በማጎልበት በፕሮግራሙ የመማር ዕድል የሚያገኙ ምሩቃን በአካባቢው ከግብርና ምርታማነት፣ ከጤና፣ ከአፈር መከላት፣ ከብዝሃ ሕይወት፣ ከአኗኗር ሁኔታ አንፃር የሚስተዋሉ ችግሮችን በዘላቂነት መቅረፍና ዘላቂ ልማትን ማምጣት የሚያስችሉ ምርምሮችን ሲሠሩ ቆይተዋል፡፡ በዩኒቨርሲቲው በተለያዩ ዘርፎች ተጨማሪ የአቅም ግንባታ ሥራዎችን ማከናወን እንዲሁም በመጀመሪያው ዙር የተገኙ ዕውቀቶችን ማኅበረሰቡን በዘላቂነት እንዲጠቅሙ ወደ መሬት ማውረድ የ2ኛው ዙር የፕሮግራሙ ትኩረት መሆኑን የገለጹት አስተባባሪዎቹ በዚህኛው ዙርም 14 የዩኒቨርሲቲው መምህራን የ3ኛ ዲግሪ ትምህርት ዕድል እንደሚያገኙም ተናግረዋል፡፡ ለቀጣይ 5 ዓመታት በሥራ ላይ የሚቆየው የፕሮግራሙ 2ኛ ዙር በየዓመቱ 570 ሺህ ዩሮ ዓመታዊ በጀት የተመደበለት ሲሆን የፕሮግራሙ የመጀመሪያው ዙር እንዲሳካ የበኩላቸውን አስተዋጽዖ ላበረከቱ ግለሰቦች የዕውቅና ምስክር ወረቀት ተበርክቷል፡፡
ርምጃው እየተወሰደ ያለው የሊቢያ የዓየር ክልል ከበረራ የነፃ ክልክል እንዲሆንና ህዝቡን ከመንግሥቱ ጥቃት ለመከላከል በተባበሩት መንግሥታት ውሳኔ በተፈቀደው መሰረት ሲሆን የምዕራባውያን የጦር አውሮፕላኖች ትሪፖሊ አካባቢ ቦምቦች ጥለዋል። ከሞማር ጋዳፊ ታማኝ ኃይሎች ጸረ አውሮፕላን ተኩስ ተሰንዝሮባቸዋል። ከበረራ ነጻ ቀጣና በመከለል ሲቪሎችን ከጥቃት መጠበቅና ለሰብዓዊ ርዳታ ማለፊያ መንገዶችን የመክፈቱን ተልዕኮ በማገዙ ርምጃ በጣም ቀደም ባለ መልኩ ጠቀም ያለ ክንዋኔ አድርገናል፣ ይላሉ አድሚራል ሙለን። ዛሬ የዩናይትድ ስቴትስ ከፍተኛው የጦር ሰራዊት አዛዥ አድሚራል ማይክ ሙለን በሰጡት ቃል ትናንት ቅዳሜ የጀመረው ለበረራ ክልክል ቀጣና ማስከበሪያ ርምጃ የመጀመሪያ ምዕራፍ በሚገባ ተከናውኗል ብለዋል። ርምጃው ከተጀመረ ወዲህ አንድም የሊቢያ አውሮፕላን እንዳልበረረ አድሚራል ማይክ ሙለን ገልጠዋል። የሊቢያው መሪ በበኩላቸው ምዕራባውያኑን ኃይሎች በተራዘመ ጦርነት እጠምዳቸዋለሁ ሲሉ ዝተዋል። ጋዳፊ ዛሬ ማለዳ በመንግሥቱ ቴሌቪዥን ሲናገሩ የዩናይትድ ስቴትስና የአውሮፓ ሀገሮች የሚገቡበት ምክንያት የለም፥ የዓየር ጥቃቱ ከአሸባሪ ተግባር ይቆጠራል ብለዋል። የሊቢያ መንግሥት ቴሌቭዢን በአየር ጥቃቶቹ አርባ ስምንት ሰዎች ተገድለዋል፥ ሌሎች መቶ ሃምሳ ሰዎች ቆስለዋል ያለ ሲሆን አድሚራል MULLEN ግን በሲቪሎች ጉዳት ስለመድረሱ ያገኘነው ማስረጃ የለም ሲሉ አስታውቀዋል። የዩናይትድ ስተትስ የመከላከያ ሚኒስቴር እንደገለጠው ሚዴቴራኒያን ባህር ላይ ካሉ የዩናይትድ ስቴትስ የብሪታንያ መርከቦች እና ባህር ሰርጓጆች ላይ በተተኮሱ ከመቶ አስራ ሁለት በላይ ሚሳይሎች ለህብረቱ ኃይሎችና ለሊቢያ ሲቪሎች በቀጥታ አደጋ የተባሉ ዒላማዎች ተመትተዋል። የሊቢያን ሲቪሎች ከሚስተር ጋዳፊ ታማኝ ኃይሎች ጥቃት ለመጠበቅ አስፈላጊው ርምጃ ሁሉ ይወሰድ ብሎ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት መፍቀዱ ይታወቃል። በብራዚል ጉብኝት ላይ ያሉት የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚደንት ባራክ ኦባማ፥ ሚስተር ጋዳፊ ምዕራባውያን ከወታደራዊ ርምጃ በቀር ሌላ አማራጭ እንዳይኖረን አድርገዋል ብለዋል። በለንደን ደግሞ የብሪታንያ ጠቅላይ ሚኒስትር ዴቪድ ካመሮን በሚስተር ጋዳፊ ላይ የተወሰደው ርምጃ አስፈላጊ ህጋዊና ትክክለኛ ነው ብለዋል።
የመኪና ባለቤትነት በመጨመሩ የመኪና ማጠቢያ ዋጋም ጨምሯል ፡፡ ብዙ ወጣት የመኪና ባለቤቶች ርካሽ ፣ ፈጣን ፣ ምቹ እና ለአካባቢ ተስማሚ የሆኑ የቤት መኪና ማጠብን ለመምረጥ አመለካከታቸውን ቀይረዋል። በቤት ውስጥ መኪና በሚታጠብበት ጊዜ ፣ ​​የመኪና ማጠቢያ ውሃ ጠመንጃ መያዝም ያስፈልጋል ፡፡ የመኪና ማጠቢያ የውሃ ጠመንጃ ሲገዙ የምርት ስም ማጤን በጣም አስፈላጊ ነው ፡፡ ስለዚህ የትኛው የቤት መኪና ማጠቢያ የውሃ ጠመንጃ የተሻለ ነው? አንዳንድ የመኪና ባለቤቶች የቤት መኪና ማጠቢያ ከፍተኛ ግፊት ያለው የውሃ ሽጉጥ ይገዛሉ እና አንዳንድ የመኪና ባለቤቶች ተንቀሳቃሽ የመኪና ማጠቢያ ይገዛሉ ፡፡ ለቤት መኪና ማጠብ ከፍተኛ ግፊት ያለው የውሃ ሽጉጥ እንዴት እንደሚገዛ እስቲ እንመልከት ፡፡ ሰዎች በተለያዩ የግብይት ድርጣቢያዎች ላይ ሲፈልጉ እና ለቤት መኪና ማጠብ ከፍተኛ ግፊት ያላቸው የውሃ ጠመንጃዎች ብዙ ምርቶች እንዳሉ ሲገነዘቡ እና የዋጋው ልዩነትም በጣም ትልቅ ነው ፡፡ አንዳንዶቹ ዋጋቸው ከ 20 እስከ 30 ዩዋን ብቻ ሲሆን ሌሎች ደግሞ ከሁለት እስከ ሶስት መቶ ዩዋን ከፍ ይላሉ ፡፡ “ለመኪና ማጠብ የትኛውን የከፍተኛ ግፊት የውሃ ሽጉጥ ምርት ጥሩ ነው” ላሉት ጥያቄዎች ምላሽ ለመስጠት ለእርስዎ የተወሰነ መረጃ ሰብስበናል ፡፡ የቤት ውስጥ መኪና ማጠቢያ ከፍተኛ ግፊት ያለው የውሃ ጠመንጃ ለቤተሰብ መኪኖች በተለይ የተቀየሰ ከፍተኛ የማፅጃ መሳሪያ ነው ፣ ይህም የውሃ ቆጣቢ ፣ ግፊት እና የአካባቢ ጥበቃ ጥቅሞች አሉት ፡፡ በአሁኑ ጊዜ በመስመር ላይ ለተሸጠው የመኪና ማጠቢያ ብዙ ከፍተኛ ግፊት ያላቸው የውሃ ጠመንጃዎች አሉ ፣ አስተማማኝ ጥራት ያላቸው ምርቶች በዋናነት ሁበር ፣ ነብር ናይት ፣ ገብርኤል እና ኦሪቺ ይገኙበታል ፡፡ ለቤት መኪና ማጠቢያ ከፍተኛ ግፊት የውሃ ጠመንጃዎች ጥቅሞች 1. ለመጠቀም ቀላል ለቤተሰብ መኪና ማጠብ ከፍተኛ ግፊት ያለው የውሃ ሽጉጥ ቀላል ጥቅም ቀላል ጥቅም ነው ፡፡ ለቤት መኪና ማጠብ ከፍተኛ ግፊት ያለው የውሃ ሽጉጥ ከሌለ የመኪናችን ማጠብ በጣም ያስቸግራል ፡፡ ለመታጠብ ከፍተኛ ግፊት ያለው የውሃ ሽጉጥ ከሌለ መኪናውን በምንታጠብበት ጊዜ መኪናውን በባልዲ ብቻ ማጠብ እንችላለን ፡፡ ይህ በጣም ደክሞ መሆን አለበት ፡፡ የውሃ ሽጉጥ ካለን ፣ ይህንን ችግር ማስወገድ እንችላለን ፣ ስለሆነም መኪናውን በምንታጠብበት ጊዜ ኃይል ለመቆጠብ እና በባልዲ መሮጥ የለብንም ፡፡ የመኪና ሽጉጥ በውኃ ጠመንጃ እንዲሁ ንፁህ ነው ፣ እናም መኪናውን ለማፅዳት ቀላል ነው። መኪና በባልዲ ውስጥ በሚታጠብበት ጊዜ ውሃው ለማድረቅ ቀላል አይደለም ፣ እናም የራስ-ሰር አካላት በቀላሉ በውኃ የተበላሹ ናቸው። 2. ውሃን ይንከባከቡ መኪናውን በሚታጠብበት ጊዜ ውሃ በጣም ጥቅም ላይ ይውላል ፡፡ መኪናውን በባልዲ ስናጠብ መኪናው እንደ ጎርፍ ታጥቧል ፡፡ ስለዚህ የውሃ ቁጠባ ለእኛ በጣም አስፈላጊ ነው ፡፡ ብዙ የመኪና ጓደኞች ስለ ውሃ ግድ የላቸውም ይላሉ ፡፡ ግድ የላችሁም መኪናችሁ ግን ያስባል ፡፡ በሰውነት ውስጥ ብዙ ውሃ ካለ በቀላሉ ወደ አንዳንድ የመኪናው ወሳኝ ክፍሎች ውስጥ ዘልቆ ይገባል። ስንጀምር በጣም ብልሹ የመሆን እድሉ ሰፊ ነው ፡፡ የመኪና የፊት መብራቶች ጥሩ ምሳሌ ናቸው ፡፡ በብዙ ሁኔታዎች የመኪና መብራቶች መበላሸት የሚከሰቱት በመብራት መብራቱ ውስጥ በመግባት ነው ፡፡ የቤት ውስጥ ከፍተኛ ግፊት ያለው የውሃ ሽጉጥ እንዴት እንደሚመረጥ? በዚህ ደረጃ ፣ ከፍተኛ ግፊት ያለው የውሃ ሽጉጥ ለመግዛት በጣም አስፈላጊው ነገር የቁሳቁስ ፣ የአሠራር እና ዝርዝር እንጂ የምርት ስም አይደለም ፡፡ በመቀጠልም ለቤት ውስጥ መኪና ማጠቢያ ከፍተኛ ግፊት ያላቸው የውሃ ጠመንጃዎችን በመግዛት ረገድ የተወሰኑ ልምዶችን እና ክህሎቶችን ለእርስዎ እናካፍልዎታለን ፡፡ 1. የከፍተኛ ግፊት የውሃ ሽጉጥ አፍንጫውን ይመልከቱ ፡፡ የመኪና ማጠቢያ ከፍተኛ ግፊት ያለው የውሃ ሽጉጥ በጣም ቀላል አይደለም ፣ በእውነቱ በእውቀት የተሞላ ነው። ለከፍተኛ ግፊት የውሃ ጠመንጃ በጣም ተጋላጭ የሆነው አካል አፈሙዝ ነው ፡፡ ከመዳብ የተሠራ አፍንጫን መምረጥ የተሻለ ነው ፡፡ 2. የከፍተኛ ግፊት የውሃ ሽጉጥ ቱቦን ይመልከቱ ፡፡ የከፍተኛ ግፊት የውሃ ሽጉጥ ቧንቧ ግፊት ፣ ቀዝቃዛ ፣ ከፍተኛ ሙቀት ፣ ዝገት እና እርጅናን መቋቋም አለበት ፡፡ ምክሮች-ዝቅተኛ የከፍተኛ ግፊት ቧንቧ ለስላሳ ናቸው ፡፡ በከፍተኛ ግፊት ውሃ ከተሞሉ በኋላ በተሽከርካሪዎቹ ሲደመሰሱ በቀላሉ ይፈነዳሉ እንዲሁም ለረጅም ጊዜ ጥቅም ላይ ከዋሉ በኋላ በቀላሉ ያረጃሉ ፡፡ ከ EVA ወይም ከፒ.ቪ.ሲ (PVC) የተሰራ የመኪና ማጠቢያ ቱቦን መምረጥ የተሻለ ነው ፡፡ 3. የከፍተኛ ግፊት የውሃ ጠመንጃ የውሃ ግፊት ይመልከቱ ፡፡ እንደሚታወቀው ከፍተኛ ግፊት ባለው የውሃ ጠመንጃ ሲጸዳ ፣ ጽዳቱ ንጹህ መሆን በአብዛኛው የተመካው በተረጨው የውሃ ግፊት ጠንካራ ስለመሆኑ ነው ፡፡ የተረጨው የውሃ ግፊት አነስተኛ ከሆነ በፅዳት ፍጥነት ላይ ከፍተኛ ተጽዕኖ ያሳድራል እንዲሁም በጥሩ ጥራት ያለው ከፍተኛ ግፊት ያለው የውሃ ጠመንጃ ብዙውን ጊዜ ጠንካራ የውሃ ግፊት ሊፈጥር ይችላል ፣ ስለሆነም በፍጥነት የመኪና መበከል እና ሙሉ በሙሉ የማስወገድ ዓላማን ለማሳካት ፡፡ 4. የከፍተኛ ግፊት የውሃ ጠመንጃን በይነገጽ ቁሳቁስ ይመልከቱ ፡፡ የውሃ ሽጉጥ በይነገጽ ጥራት በቀጥታ ከፍተኛ ግፊት የውሃ ሽጉጥ አገልግሎት ሕይወት ላይ ተጽዕኖ አለው። ከፍተኛ ጥራት ያለው ግፊት የውሃ ጠመንጃ በአጠቃላይ የውሃ-ጠመንጃ ራስ እና የውሃ ቧንቧ በይነገጽ እንደ ሁሉም-የመዳብ ቁሳቁሶችን ይጠቀማል ፣ ርካሽ የመኪና ማጠቢያ ከፍተኛ ግፊት ያለው የውሃ ጠመንጃ በይነገጽ ብዙውን ጊዜ ከፕላስቲክ ነው ፡፡ የውሃ ፍሳሽ እና ደካማ ጥንካሬ 5. ከፍተኛ ግፊት ያላቸው የውሃ ጠመንጃዎች የውዳሴ መጠን እና የሽያጭ መጠንን ይንከባከቡ ፡፡ አንድ ሰው ከፍተኛ ግፊት ያላቸውን የውሃ ጠመንጃዎችን ወይም የመኪና ማጠቢያዎችን በመስመር ላይ ለመግዛት ካቀደ ፣ የከፍተኛ ግፊት የውሃ ጠመንጃዎች ሽያጮችን እና ተስማሚ ደረጃዎችን ማየት ይችላል ፡፡ ለቤት ውስጥ የመኪና ማጠቢያዎች ከፍተኛ ግፊት ያለው የውሃ ሽጉጥ እና የምስጋና መጠን ይህ የመኪና አጣቢ በመኪና ባለቤቶች ዘንድ የታወቀበትን መጠን ይወክላል ፡፡
ሁነቶች(events) በየትኛውም የዓለም ክፍል ፣ በየትኛውም ጊዜ ወቅትና ሰዓት ፣ በየትኛውም መጠን ሊዘጋጁ ይችላሉ። አነስ ካሉ ሠርጎች እና ቤተሰባዊ ዝግጅቶች ጀምሮ እስከ ሃገር መሪዎች በዓለ ሲመት ድረስ ያሉ ክንውኖች በሙሉ እንደየመጠናቸው የሃሳብና የተግባር ዝግጅት መፈለጋቸው እሙን ነው። እንደዛም ሆኖ ግን ሰፊ የሃሳብ ፣ የተግባር እና የገንዘብ ዝግጅት የተደረገባቸው ሁነቶች(events) እንደታሰቡት ሳይሆኑ አዘጋጁን ለኪሳራ እና ቁጭት ዳርገው ሲያልፉ ይስተዋላል። በሃገራችንም በርካታ ተቋማት ያዘጋጇቸው የ25 ፣ 50 እና 100 ዓመት የኢዮቤልዩ ክብረ በዓላት ፣ የስራ ማስጀመሪያ እና የህንፃና ፋብሪካ ምርቃት በዓሎች ፣ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የምርቃት ሁነቶች ባልተጠበቀ እና ከዕቅድ ውጪ በሆነ መልኩ ሲስተጓጎሉ እና ሲበላሹ ተመልክተናል። በዚህም ተቋማቱ ለከፍተኛ የገንዘብ ክስረት እና ለፕሮግራም መበላሸት ተጋልጠዋል። “ለመሆኑ ሁነቶች ለምን ይበላሻሉ?” ብለን በተለይ ደግሞ የኢትዮጵያን ተጨባጭ ሁኔታ መሰረት በማድረግ ዋነኛ የሚባሉ ስድስት ምክንያቶችን ከዚህ በታች አስቀምጠናል። 1. የዝግጅት ልምድ ማነስ ( Lack of Experience ) የሁነት ዝግጅት (Event Organizing ) በመሞከር እና በመሳሳት ሂደት (trial and error) ከፍ ወደአለ የዝግጅት አቅም የሚደረስበት መስክ ነው። በርካታ ተቋማት ይህንን ባለመረዳት በስራው እምብዛም ልምድ የሌላቸውን የሁነት ዝግጅት ተቋማት ከአቅማቸው ጋር የማይገናኙ ግዙፍ ስራ እንዲሰሩላቸው ይጋብዛሉ። እነዚያ ተቋማትም ከአቅምና ከልምዳቸው አጥር ውጪ የሆነውን ዝግጅት ለማሳካት ያለመጠን ቢዘረጉም የታለመውን እና በፕሮፖዛል ደረጃ ያቀረቡትን ዕቅድ በተግባር ማሳየት ሳይችሉ ይቀራሉ። በዚህም ምክንያት ተቋሙ መዋለ ንዋዩን ያፈሰሰበት መሰናዶ ይበላሻል። በውጪው ዓለም ” The devil is in the detail ” የሚል የታወቀ አባባል አለ። ወደአማርኛ ቋንቋ ስናመጣው ” ችግሩ ያለው በዝርዝር ጉዳዮች ውስጥ ነው” የሚል ትርጉም ይኖረዋል። ከፍተኛ ገንዘብ ፈሰስ የተደረገበት እና መጠነ ሰፊ ዝግጅት ያለው ሁነት ጥቃቅን በሚመስሉ ግን ደግሞ ለፕሮግራሙ መሳካት ቁልፍ የሆኑ ነገሮች በመዘንጋታቸው ብቻ ሲዝረከረክ መመልከት አዲስ አይደለም። የካበተ የስራ ልምድ ባለቤት መሆን ከተደጋጋሚ አጋጣሚዎች በኋላ ለእንደዚህ አይነቶቹ አጋጣሚዎች ዝግጁነትን ይፈጥራል። 2. የመሳሪያ እና የሌሎች ዕቃዎች አቅርቦት ችግር (Logistics problem) እያንዳንዱ ሁነት እንደስፋት እና ጥበት መጠኑ የራሱን የመሳሪያ እና የመድረክ እቃዎች ዝግጅት ይፈልጋል። ይህም ማለት ደረጃውን የጠበቀ መድረክ ፣ የመብራት ስርዓት (light system)፣ የድምፅ ስርዓት (sound system) የመሳሰሉ አስፈላጊና ወሳኝ ጉዳዮች ከፕሮግራሙ ዕቅድ ጋር የማይመጣጠኑ ሆነው ሲበላሹ መመልከት በሃገራችን የተለመደ ነው። አንድ ተቋም ላሰበው ፕሮግራም የሚሆን የሁነት አዘጋጅ ሲያፈላልግ ከላይ የተዘረዘሩት መሰረታዊ ጉዳዮች ላይ የሚመረጠው አዘጋጅ ያለውን የአቅርቦት አቅም እና ልምድ በአፅንኦት ሊያጤን ይገባል። 3. የአየር ሁኔታ (weather ) ባልተጠበቀ ሁኔታ የሚመጣ ዝናብ ወይም ከታሰበው በላይ የከረረ የፀሐይ ሙቀት ታዳሚዎችን ምቾት ሲረብሹ እና ዝግጅቶችን ሲያስተጓጉሉ መመልከት አዲስ አይደለም። የሁነት አዘጋጆች ወቅትን መሠረት አድርገው መሰናዶው በክፍት ቦታ ወይም ደግሞ በዝግ አዳራሽ ማድረጋቸውን ቀድመው ከመወሰናቸው በተጨመሪ ሁሌም ቢሆን ሁለተኛ አማራጮችን(Plan B)ማሰብና መዘጋጀት አስፈላጊ ነው። ቀድሞ ከታሰበ ድንገተኛ የአየር ሁኔታ ለውጥ ቢፈጠር እንኳን ፈጣን የሆኑ እርምጃዎችን መውሰድ ይቻላል። አንድ የሁነት አዘጋጅ በቅድሚያ የሁነቱ ታዳሚዎች እነማን እንደሆኑ ለይቶ ለማወቅ መጠነኛ ጥናት ማድረግ አለበት ። በመቀጠል ራሱን በታዳሚያን ቦታ በማስቀመጥ(Audience Point of View) በምን መልኩ ቅስቀሳ ቢደረግ የዛን ታላሚ አካል (Target Group) ስሜት መኮርኮር እንደሚቻል ማሰብ ቀጣይ ስራ ይሆናል። ያንን ከለዩ በኋላ ደረጃውን በጠበቀ መልኩ የሬዲዮ እና የቴሌቭዢን ማስታወቂያ የፕሮዳክሽን ስራዎች ፣ የማህበራዊ ሚድያ እና ሌሎች የዲጂታሉ ዓለም ቅስቀሳዎች እንዲሁም የመንገድ ላይ ቢልቦርዶች፣ፖስተሮችና በራሪ ወረቀቶችን በማዘጋጀት ለታለመው አካል በአግባቡ ማድረስና መድረሱን መቆጣጠር አስፈላጊ ነው። ሁነት ያለ ታዳሚው ምንም ነው ፤ የአንድ ሁነት(events) ስኬታማነት መለኪያዎች ከሆኑ ነገሮች አንዱ የታዳሚያን አግባብነት እና ብዛት ነው። 5. የስጋት ቁጥጥር እና አስተዳደር (Risk management) በሁነቶች ላይ ከሚያጋጥሙ ክስተቶች መካከል ያልተለመዱ ድንገተኛ ጉዳዮች ዋነኛ ናቸው። ያልተጠበቀ ከፍተኛ የተመልካች ቁጥር እና ያንን ተከትሎ የሚፈጠሩ ትርምሶች ፣ ድንገተኛ አደጋዎች እና የጤና መታወኮች ፣ የታዳሚያን ከቦታው ጋር ያለመመጣጠን የሚፈጥረው የቦታ ጥበት እና መሰል ጉዳዮችን የመቆጣጠር ልምድ ያለው የሁነት አዘጋጅ ስራዎችን ያለስጋት ለማከናወን ተመራጭ ነው። ተቋማት በተለይ ደግሞ ግዙፍ ሁነቶችን ሲያስቡ እንዲያዘጋጅላቸው የሚፈልጉትን ተቋም የስጋት ቁጥጥር አቅም በአግባቡ መመዘን አለባቸው። 6. የሰው ኃይል እጥረት (Shortage of manpower) ሁነቶች በሚሰናዱበት ጊዜ አዘጋጁ ያለው የሰው ኃይል መጠን ማነስ ፕሮግራሞችን ለማበላሸት ሌላኛው ዋነኛ ምክንያት ነው። እያንዳንዱ ስራዎች እና ኃላፊነቶች በበቂ ሁኔታ የሰው ኃይል ሳይመደብባቸው ሲቀር የስራ መደራረቦች እና መጨናነቆች ይፈጠራሉ። እነዚያ መጨናነቆች ደግሞ የሁነቱን የጥራት ደረጃ የሚያወርዱ እና ያልተደራጀ ዝግጅትን የሚፈጥሩ ናቸው። የትኛውም የሁነት አዘጋጅ(event organizer) ተቋምም ሆነ እንዲዘጋጅለት የሚፈልግ ድርጅት በቅድሚያ ከግምት ውስጥ ሊከታቸው ከሚገቡ ነገሮች ውስጥ በቂ እና ተጠባባቂ ጭምር ያለው የሰው ኃይል ዝግጅት ነው። በተጨማሪም በተሰማራው የሰው ኃይል መካከል ያለውን የእርስ በእርስ ግኑኝነት እና መናበብ የሚያቀሉ የቴክኖሎጂ ውጤቶችም ከግምት ሊገቡ ይገባል። በአጠቃላይ ተቋማት ገንዘባቸውን አፍስሰው እንዲዘጋጅላቸው ለሚፈልጉት ሁነት በቂ የሆነ ጥናት ማድረግ ያለባቸው ሲሆን ስራዎቻቸውን ለማቅለል ስራውን በዚሁ የዝግጅት ስራ ለተሰማሩ ተቋማት ማስተላለፍ ከፈለጉ ደግሞ ከላይ የተዘረዘሩትን ስድስት ነጥቦች መመዘኛ በማድረግ ለተገቢው እና ለመስፈርቶቹ ዝግጁ የሆነውን ተቋም በጥንቃቄ መለየት ይኖርባቸዋል። በዚያም ባሰቡት ደረጃ ልክ ስኬታማ እና የተዋበ ሁነት የሚኖራቸው ከመሆኑ በተጨማሪም መዋለ ነዋያቸው በትክክለኛ መልኩ በስራ ላይ እንደዋለም እርግጠኛ መሆን ይችላሉ።
ከአንድ ቢሊዮን በላይ ተጠቃሚዎች፣ በየቀኑ የአንድ ቢሊዮን ሰዓታት ቪዲዮ ዕይታዎችና እና በየደቂቃው ከ400 ሰዓታት በላይ ቪዲዮዎች የሚሰቀሉበት (upload የሚደረጉበት) ዩቲዩብ፣ ተጠቃሚዎቹ በቪዲዮዎቻቸው ገንዘብ የሚያገኙበት ጥሩ መንገድ ያለው መድረክ (platform) ነው። በዩቲዩብ ገንዘብ ለመስራት የባለሙያ እገዛም ሆነ ውድ መሣሪያ አያስፈልግዎትም (በቂ ጥራት ያለው ቪዲዮና ድምፅ በሞባይል ስልክዎ መቀረጽ ይችላሉ)። በዚህ ጽሑፍ ውስጥ በዩቲዩብ ቪዲዮ ገንዘብ ማግኘት የሚችሉባቸውን ቀላል መንገዶችን እንጠቁምዎታለን። 1. በማስታወቂያ አማካኝነት (Ad Revenue) ቪዲዮ ወደ ዩቲዩብ ሲሰቅሉና የእርስዎን ቪዲዮ ያጫወተ ሰው በየመሃሉ ማስታወቂያ ሲተላለፍለት ገንዘብ የማግኘት እድል ይኖርዎታል። ያስታውሱ፥ የonline ማስታወቂያዎች ንጉስ የሆነው ጉግል የዩቲዩብ ባለቤት መሆኑን። አንድ ሰው ቪዲዮዎ ከመጀመሩ በፊትም ሆነ ከጀመረ በዃላ ከሚታዩት በአንዱ ማስታወቂያዎች ላይ ጠቅ ሲያደርግ ዩቲዩብ ገንዘብ ይከፍልዎታል። እነዚህ ዓይነቶች ማስታወቂያዎች ሲ.ፒ.ሲ (CPC: cost per click) ተብለው ይጠራሉ፥ ይህም ማለት አስተዋዋቂው በጠቅታው ልክ እንዲከፍል እና ዩቲዩብ እና እርስዎ የማስታወቂያውን ክፍያ ይጋራሉ ማለት ነው። ተከፋይ ሊሆኑ የሚችሉበት ሌላኛው መንገድ ደግሞ አንድ ሰው በቀላሉ ያለምንም (ጠቅታ) click በቪዲዮዎችዎ ላይ ማስታወቂያዎችን ከተመለከተ ነው። ይህኛው ሲ.ፒ.ኤም (CPM: cost per mile) የሚባል ሲሆን ለእያንዳንዱ 1000 የማስታወቂያ እይታ የተወሰነ መጠን ይከፈለዎታል ማለት ነው። ታዲያ ክፍያዎትን ለመሰብሰብ በዩቲዩብ እና በ Google የማስታወቂያ ስርዓት (Google AdScense) ስርዓት ውስጥ መመዝገብ ይኖርብዎታል። ይህም ከመደበኛው የዩቲዩብ መለያዎ ውጪ ነው። ቀጥሎም የገቢ መፍጠሪያ (monetization) አማራጭ በማብራት የYouTube መለያዎን ከጉግል አድሴንስ መለያ ጋር ያገናኛሉ። አሁን በዩቲዩብ ቪዲዮዎች ገንዘብ ማግኘት ለመጀመር ዝግጁ ነዎት። ታዲያ ገንዘቡ የሚጠራቀምበት ቋት (ክሬዲት/ዴቢት አካውንት ያስፈልግዎታል)። ለአካውንት አከፋፈት መረጃ ይህን ሊንክ ተጭነው ጥያቄዎትን ያቅርቡልን። 2. በቀጥተኛ የምርት ትውውቅ አማካኝነት ይህ Product Placement በመባል የሚታወቅ የማስታወቂያ አይነት ሲሆን በዩቲዩብ ላይ ገንዘብ ለማግኘት ሌላኛው መንገድ ነው። ለምሳሌ የውበት አጠባበቅ ጣቢያ ካለዎት፥ ከርሊንግ ብረት ወይም ብሩሾችን የሚያመርት ኩባንያ ምርቶቻቸውን እንዲጠቀሙ እና ለተመልካቾችዎ እንዲመክሯቸው ፍላጎት ሊኖረው ይችላል። ከኩባንያው ጋር በሚኖርዎት ስምምነት ላይ በመመርኮዝ በቪዲዮዎችዎ ስር ባሉ ሊንኮች በኩል ከተሸጡት ምርቶች ውስጥ በመቶኛ ወይም ደግሞ በቪዲዮዎ ውስጥ ያለውን ምርት በማሳየትዎ ብቻ የተወሰነ መጠን ሊከፈሉ ይችላሉ። በዩቲዩብ ቪዲዮዎችዎ ውስጥ ከስፖንሰሮች ጋር ሊያደርጉዋቸው የሚችሏቸው ብዙ የተለያዩ ዓይነቶች ስምምነቶች አሉ። በGoogle በሚተዳደርበት የፌዴራል ንግድ ኮሚሽን ደንብ መሠረት አንድ ምርት የሚያስተዋውቁ ከሆነ ስለእሱ ግልጽ መሆን አለብዎት። በYouTube ዳሽቦርድዎ ውስጥ “የተከፈለ ማስተዋወቂያ” ሳጥን ላይ ጠቅ እንዲያደርጉ ይገደዳሉ። 3. የYouTube Red ምዝገባ ቻነሎች የዩቲዩብ ከማስታወቂያ-ነፃ የደንበኝነት ምዝገባ መድረክ (ዩቲዩብ ሬድ) ገቢን ለማምጣት ሌላኛው መንገድ ነው። ቻነልዎ ከ1000 በላይ ንቁ ተመዝጋቢዎች ካሉት፥ ዩቲዩብ ሬድ ተመልካቾች ይዘትዎን እንዲያዩ የሚያስከፍልበት እና beLive-Stream በሚደረጉ ውይይቶች ወቅትም ልዩ ክፍያ የሚቀበሉበትን አማራጭ ያቀርባል። እነዚህ ፕሪሚየም አማራጮች ዕድሜያቸው 18 ዓመትና ከዚያ በላይ ለሆኑት ለቲዩብሪዎች ብቻ ያገለግላሉ። 4. በጣቢያዎ ላይ ምን ማሳየት አለብዎት ከፍተኛዎቹ ተከፋይ የዩቲዩብ ቻናሎች በመቶዎች የሚቆጠሩ ካነሰም ደግሞ በደርዘን የሚቆጠሩ ቪዲዮዎች አላቸው። ብዙ ቪዲዮዎች —> የተሻሉ እይታዎች —> በርካታ ማስታወቂያዎች —> በርከት ያለ ገንዘብ! በዓለም ላይ ያሉ ምርጥ የዩቲዩብ ጣቢያዎች ሁሉንም ዓይነት ልዩ ልዩ ገበያዎች ይሸፍናሉ፥ ስለሆነም ከፍላጎቶችዎ በአንዱ በዩቲዩብ የሚከፈሉበት ጥሩ አጋጣሚ አለ። 5. ትርፋማ የሆነ ገበያ ይምረጡ የሚመርጡት የዩቲዩብ ቻነል ይዘት ተፈላጊና ተመልካች ሊኖረው የሚችል መሆኑን በቅድሚያ ያጣሩ። በእርግጥ ሁሉም ይዘቶች የራሳቸው ተመልካች መደብ ቢኖራቸውም በቀላሉ ያለብዙ ልፋት የሚታዩ የቪዲዮ ይዘቶች እንዳሉ አይዘንጉ።
ሺሻይ ኤርትራዊ ስደተኛ ኮይኑ፡ ናብ ሃገረ ጀርመን ኣብ 2015 ብመንገዲ ሳህራ ኣትዩ። ኣብ’ዚ ጉዕዞ’ዚ ተቀጥቂጡ፡ተገፊዑ ከምኡ ድማ ንነዊሕ እዋናት’ውን ተኣሲሩ እዩ። ካብ ኤርትራ ናብ ኢትዮጵያ ኣብ2011 ብሓገዝ ኣብ ካርቱም ትቅመጥ ሓብቱ ኣትዩ። ስራሕ ከናድይ ፈቲኑ እኳ እንተንበረ፡ግዳ ኣይሰለጦን።ኩነታት መነባብሮ ‘ውን ክጾሮ ኣብዘይክእለሉ በጺሑ ነበረ። መደቡ ድማ ምስ’ቲ ናብ ኣውሮጳ ክኸይድ ዘእመኖ ዓርኩ ብምዝርራብ ወሰነ።ይኹን ‘ምበር ሓብቱ ንኽተርፍ መዓደቶ። ሓብተይ “ክኸይድ ደልየ ኢለ ምስነገርክዋ ፡እቶም ዝኸዱ ከምዝተጨውዩን ከምዝሞቱን ኣይሰማዕካን ዲኻ፧” ኢላትኒ። ኣነ ግና ዕድለይ ምፍታን ይሕሸኒ ብምባል ሓሳባታ ነጺገዮ።” ይብል ሽሻይ። ሺሻይን ዓርኩን ዘይሕጋዊ መስገሪ ሰብ(ሰምሳሪ) ከናድዩ ጀሚሮም።ሐንቲ ለይቲ ምስ ከባቢ 140 ዝኾኑ ሰባት ኣብ ድሕሪት መኪና ተጻዒኖም ድማ ተበጊሶም። ነዊሕ ምስተጒዓዙ ኣብ ሓደ ጽምው ዝበለ በረኻ ንኸዕርፉ ደው በሉ።ዘይተጸበይዎ ነገር’ውን ኣጋጠሞም። ህቦብላዊ ሓመድ መገዶም ዝመጾም ዘሎ መሰሎም።እንተኾነ ግን ኣርባዕተ ሓመዳዊ ዝሕብረን ላንድክሮዘር ዝብሃላ ቶዮታ መካይን እየን ኔረን። ኣውቶማቲክን ኣጽዋር ዝሓዙ ወታደራት ናብ ሰማይ እናተኮሱ መጺዮሞም።ሽዑ ብጫዳውያን ሚልሽያ ከምዝተጨውዩ ተረዲእዎም። “በቲ ነትጉታትን ተዂስታትን ሰንቢድና። ከምዚ ነገር ተራእዩ ኣይፈልጥን እዩ።ነቶም ንዓና ዝሓዙ መራሕቲ መካይን ቐጥቂጦሞም።ንሓለፍቶም ደዊሎም ‘ውን ነጊሮሞም። ናብኡ ክስዱና ከኣ ሓቢርዎም።” ንሕና ኢና ናይ ፈለማ ጉጅለ ዝተጨወና። ክልተ ወርሒ ሙሉእ ከቢድ ጸገማት የሕሊፎም። መዓልታዊ ኣዚዩ ከቢድ ምቕጥቃጥን ማእሰርት’ውን የሕሊፎም። ዘይሕጋውያን መስገርትን ጨወይቲን ንነፍሲወከፍ ሰብ ብሕሳብ 2,700 ዶላር ኣመሪካ ክፍንውዎምን ንከተማ ትሪፑሊ (ትራብሎስ)በብእዋኑ ክሰድዎም ተሰማምዑ።ሺሻይ ካብቶም መዋዳእታ ዝተፈነወ ሰብ’ዩ ነይሩ። ሽሻይ ነቲ ኲነታት ክገልጾ ከሎ፡”ንግሆን ምሸትን ምቕጥቃጥ ከም ቁርስን ምሳሕን እዩ ኔሩ “ይብል ። ኣብ ከተማ ትርፑሊ(ትራብሎስ) ኲነታት ጽቡቕ ነገር ኣይነበሮን።ሽሻይን ጉጅልኡን ብጨወይቲ ኣብ ሓደ ዓቢ ኣደራሽ ተኣሲሮም ከብቅዑ፡በቶም ጨካናት ሓለውቲ ይውቅዑን ይበሳበሱን ነይሮም።ካብ መዓልታት ሓደ ግዜ እቶም እሱራት ነቲ ቤት ማእሰርቲ ተቆጻጸርዎ።ኩሎም ድማ ሃዲሞም ናብ ጐደና ወጹ።ይኹን’ምበር ሽሻይ ኣብ መንጎ እቶም ዳግማይ ተታሒዞም፡ ናብ’ቲ መዝርዓ ዝተመልሱ ዘይውሑዳት ሓደ ነበረ። እቲ መጉዓዝቱን ዓርኺ ሽሻይ ዝነበረ መንእሰይ ግን፡ካብቶም ጨወይቲ ብዝተተኮሰሉ ጥይት ህይወቱ ሓለፈት። ኣብ መዛዘሚ እቲ ዘይሕጋዊ ኣስጋሪ ሰብ (ሰምሳሪ)ካብ’ቲ ተኣሲሩ ዝነበረ ቦታ ከፊሉ ብምውጻእ፡ናብ ጥልያን ትወሰድ ጃልባ ብምድላው፡ናብ መበገሲ ቦታ ወሰዶም።እታ ካብ ዕንጸይቲ ዝተሰርሐት ናይ ገፋፎ ዓሳ ጃልባ 700 ሰባት ብምሓዝ ጉዕዝኣ ጀመረት። ድሕሪ ናይ ስዓታት ጉዕዞ ድማ ብኣባላት ሓለዋ ባሕሪ ጥልያን ክሕገዙን ክድሕኑን ክኣሉ።ሽሻይ ናብቲ ከም ስደተኛ ዝተመዝገበሉ ጀርመን ካብ ጥልያን ከደ።ሕጂ ክልተ ደቊን በዓልቲቤቱን ኣብ’ቲ ዝነብረሉ ሃገር ጀርመን ክጥርነፉ እናተተስፈወ ይጽበ ኣሎ።
ሰሜን ኮሪያ ትናንት 24 ተከታታይ ሚሳዬሎችን ካስወነጨፈች በኋላ ዛሬ ሦስት ደግማለች። ከነዚህም ውስጥ አንደኛው ረጅም ርቀት ተወንጫፊ በመሆኑ በጃፓን በሚገኙ ሦስት ግዛቶች አስቸኳይ የአደጋ ጥሪ ተደርጎ ሰዎች ባሉበት እንዲጠለሉ ተዕዛዝ ተላልፎ ነበር። ሰሜን ኮሪያ ሚሳይሎቹን ያስወነጨፈችው አሜሪካና ደቡብ ኮሪያ እያከናወኑት ባለው ወታደራዊ ልምምድ ላይ ቁጣዋን ለመግለጽ ነው ተብሏል። የሚሳዬል ውንጨፋዎቹን ያጀቡ ከመቶ በላይ የሚሆኑ ከባድ መሣሪያዎችንም ተኩሳለች። በጃፓን አንዳንድ አካባቢዎች የቴሌቭዥን ስርጭቶች ተቋርጠው የአደጋ ማስጠንቀቂያ መልዕክቶች ተላልፈዋል። የማስጠንቀቂያዎቹ ስርጭቶች ሚሳዬሉ በጃፓን ግዛት በኩል እንዳለፈ ቢገልጹም፣ የሃገሪቱ የመከላከያ ባለሥልጣናት ግን ሚሳዬሉ በኮሪያ ባህረ-ገብ መሬትና በጃፓን መካከል ባለው ባህር ላይ ካለፈ በኋላ ወዴት እንደደረሰ እንዳላወቁ ተናግረዋል። ደቡብ ኮሪያ በምላሹ የጦር አውሮፕላኖቿን አስነስታ ሶስት ሚሳዬሎችን ከባህር ድንበራቸው በስተሰሜን አቅጣጫ አስወንጭፋለች። ይህም ደቡብ ኮሪያ ጠላቶቿን አነጣጣራ ምምታት እንደምትችል ለማሳየት ነው ተብሏል። እአአ ከ1950 እስከ 1953 ከተካሄደው የኮሪያ ጦርነት ወዲህ ሁለቱ ወገኖች ድንበር ተሻጋሪ ሚሳዬል አስወንጭፈው አያውቁም። ትናንት ሁለቱም ያስወነጨፉት ግን አንድ ሰዓት ርቀት ላይ የነበረ ነው ተብሏል። ሰሜን ኮሪያ በዚህ ዓመት ከ50 በላይ ባሊስቲክ ሚስዬሎችን ብታስወነጭፍም፣ የትናንቱ ግን ለመጀመሪያ ግዜ ወደ ደቡብ ኮሪያ አቅጣጫ የተወነጨፈ ሲሆን የአስቸኳይ ግዜ ማስጠንቀቂያ የታወጀበትን ሁኔታ ፈጥረዋል። የአሜሪካ ብሔራዊ ጸጥታ ም/ቤት ባወጣው መግለጫ የአገር አቋራጭ ሚሳዬሎቹን መወንጨፍ በብርቱ ካወገዘ በኋላ፣ ዩናይትድ ስቴትስን፣ የደቡብ ኮሪያንንና የጃፓንን ደህንነት ለማረጋገጥ “አስፈላጊ እርምጃዎችን ሁሉ” እንወስዳለን ሲል ዝቷል። የውጪ ጕዳይ መሥሪያ ቤት በበኩሉ ድርጊቱ የተመድን የጸጥታ ም/ቤት ውሳኔ በግልጽ የጣሰ ነው ብሏል።
ዩኬ ቁማር ኮሚሽን ለተለያዩ ሰዎች ፈቃድ ይሰጣል የሞባይል ካሲኖ በአገሪቱ ውስጥ ኦፕሬተሮች. እንደ የተለያዩ የመስመር ላይ የቁማር ጨዋታዎችን ይቆጣጠራሉ ቦታዎች, ቢንጎ እና የጠረጴዛ ጨዋታዎች. ኮሚሽኑ የቁማር ህግ ከወጣ በኋላ በ 2005 ወደ ሕልውና መጣ. ይህ ተቆጣጣሪ አካል ሎተሪም ይቆጣጠራል እና ለብዙ ትላልቅ የመስመር ላይ ካሲኖዎች ፈቃድ ሰጥቷል 22 ውርርድ, 1XBet, እና ሮያል ፓንዳ. እነዚህ የመስመር ላይ ካሲኖዎች ተጫዋቾች እራሳቸውን እንዲዝናኑ እና ከካዚኖ ኦፕሬተሮች ጋር ቀጣይ አለመግባባቶች እንዳይኖራቸው የጨዋታ ልምድን ያቀርባሉ። የዩኬ ቁማር ኮሚሽን በጣም ጥብቅ ከሚባሉት ውስጥ አንዱ እንደሆነ ይታወቃል ነገር ግን ፍትሃዊ ነው እና ይህ ለተጫዋቾች እና ለካሲኖዎች ትልቅ ትርጉም አለው. ከቁማር ጋር በተያያዙ ጉዳዮች ለተጫዋቾች ኃላፊነት የሚሰማው ጨዋታ ተይዟል ማለት ነው። ኮሚሽኑ ውስጥ ተጀምሯል 2005 እና ይቆጣጠራል ቁማር በ ውስጥ የተባበሩት የንጉሥ ግዛት. ስለ የገንዘብ እና የቁጥጥር ሥራዎቻቸው ግልጽ የሆነ አካል ፈጥረዋል. በዚህም ምክንያት በኢንዱስትሪው ውስጥ ክብር እና ስልጣን አግኝተዋል. ነገር ግን የኮሚሽኑ ስልጣን ለተጫዋቾች እና ለህብረተሰቡ በአጠቃላይ ጥቅም ላይ ይውላል። ከዩኬ ቁማር ኮሚሽን ፈቃድ ያላቸው ብዙ የመስመር ላይ ካሲኖዎች አሉ። ደህንነቱ የተጠበቀ ጨዋታን ለማሟላት ድንቅ ጉርሻዎች እና ማስተዋወቂያዎች አሏቸው። አዳዲስ ዜናዎች 2022-06-22 የሞባይል ካሲኖ መተግበሪያዎች ወይም አሳሽ ይጫወታሉ: የትኛው ነው ምርጥ? በቅርብ ስታቲስቲክስ መሠረት በ ዩኬ ቁማር ኮሚሽን, 43% ካዚኖ ተጫዋቾች በዴስክቶፕ ጨዋታ ላይ የሞባይል ቁማርን ይምረጡ። አሁን ያ በቂ ማስረጃ ነው በአለም ዙሪያ ያሉ ተጫዋቾች በተንቀሳቃሽ ስልኮቻቸው በስታቲክ ዴስክቶፕ በመጠቀም በጉዞ ላይ ቁማር መጫወት መምረጣቸው።
“ማረኝስ ታልኸኝ ብር ወርቅ ግምጃ ምን ይሆነኝ? መማለጃየንስ ጌታዬ የተሰቀለበትን ግማደ መስቀል እቃውን ሁሉ፣ የሰማዕታትን ዓጽም፣ ስዕርተ ሐናን፣ የሙሴን ጎሞር ከነጎፍላው፣ የዮሐንስን መስቀል፣ ሉቃስ ወንጌላዊ የሳላቸውን ስዕል፣ የቀራንዮን መሬት ከሊቀ ጳጳሱ ዘንድ ልከህ አስመጣልኝ። እንታረቅ ውሀውንም ልመልስልህ። ይህ ሁሉ ያልሁህ ታልገባልኝ ውሀውንም አልመልሰልህም” ብለው ላኩ። እርሱም ሉል አደረገና የግብር መዠመርያ ግማደ መስቀሉን፣ ኵርዓተ ርእሱን፣ የተገረፈበትን አለንጋ፣ ራሱን የተመታበትን ብትር፣ ከለሜዳውን፣ ሐሞት የጠጣበትን ቢናግሬ፣ እግሩን እጁን የተቸነከረበትን፣ የቀራንዮን መሬት ደሙ የፈሰሰበትን ጭነው። የቅዱስ ጊዮርጊስን አጽምን፣ የፈረሱን ጭራ ቢሰፍሩት ፵፪ ክንድ ሆነ። የ፳፭ አጽመ ሰማዕታት፣ ስእርተ ሐናን፣ ዮሐንስ ያጠመቀበትን መስቀል፣ ሉቃስ ወንጌላዊ የሳላቸውን ስእላት፣ የሙሴን ጎሞር ከነጎፍላው፣ ከዚኽም የሚበዛ ብዙ እቃ ሰደደልዎና ታረቁ። ውሀንም መልሰው ሰደዱላቸው። ስለዚህ ኢየሩሳሌምን ግብጽንም አስገበሩት። ከዚያ ወዲያ የዘንዶ ንጉሥ አለ ቢሏቸው ሠራዊታቸውን ክተት አሉና ዘመቱ እዋጋለሁ ብለው። ዘንዶም አፉን ይከፍትና ፼ ዝሆን እየገባ ሲከማች ጊዜ አፉን ይገጥመዋል። በዚህ ይኖር ነበር። ያን ጊዜ ቢደርሱ አፉን ለቆ አገኙት። ዋሻ አገኘነ ብለው ንጉሥ ከለሠራዊታቸው ገቡ። ሲገቡ ነፍጥ ቢያስተፉ ፪ ዛሮች ተከሠቱ። “የዘንዶ ንጉሥ አሉ ይላሉ ወዴት?” ብለው ጠየቋቸው። “ይህ የገባችሁበት አይዶለውም” አሏቸው። ንጉሥ ደንግጸው ከለሠራዊትዎ ወጡ። ከዝያ ወዲያ ፰ ቀን በመድፍና በነፍጥ ቢደበድቡት አልላወስ አልቀሳቀስ ብሎ በግድ ሞተ። ከዝያ በኋላ ምሥራቅ ምድር ሔዱ … ከፀሐይ ጋር እዋጋለሁ ብለው። ለንጉሥ የ፰ ቀን ጐዳና ሲቀረዎ ፊታውራሪው አጠገቧ ሲደርስ፣ እርሷም ከመስኮቷ ስትወጣ፣ ያነን የሰፈውን ፊታውራሪ ሠራዊት እንደ ሰም አቅልጣ ፈጀችው … ንጉሥ ሳይደርሱ። ከዝያ በኋላ አንድስ የሚሉት አውሬ ከገደል ስር የሚኖር አለ አሏቸው … ሊዋጉ ሔዱ። የ፰ ቀን መንገድ ሲቀረዎ ፊታውራሪው ከገደሉ አፋፍ ሲደርስ፣ ገና ሳይወጣ ድምጡን ቢሰሙ፣ ግማቱ ቢሸታቸው ፊታውራሪው ከለሠራዊቱ አለቀ።
ኣብ ክልል ትግራይ ብዝሒ ናይቶም ኣብ ልዕሊ ሲቪላዊ ዕላማታት ዝካየዱ ደብዳባት ነፈርቲ ዕለታዊ ይዛይድ ከምዘሎ ተገሊጹ። ብመሰረት እቶም ካብ መራሕቲ ትግራይ ጥራይ ዝወሃቡ ዘለዉ መግለጺታት፣ ደብዳባት ነፈርቲ ሓይልታት ኣየር ኤርትራን ኢትዮጵያን ኣብ ልዕሊ ሰላማዊ ህዝቢ ቀሊል ዘይኮነ መጠን ሞትን መቚሰልቲን የስዕቡ ከምዘለዉ እዩ። ክፍሊ ዝምድናታት ወጻኢ እታ ክልል ኣብ ዝሃቦ እዋናዊ መግለጺ፣ ናይ ሓይሊ ኣየር ኤርትራ እየን ዝበለን ነፈርቲ ኲናት ብ 28 መስከረም ኣብ ዓዲ-ዳዕሮ ብዘካየድኦ ደብዳብ፡ ቆልዓ ሰበይቲ ዝርከብዎም ዓሰረተታት ሰባት ህይወቶም ከምዝሰኣኑ ክሕብር እንከሎ፣ ብወገን ኤርትራ ነቲ መግለጺ ስዒቡ ዝተዋህበ ምጉት ዛጊት የለን። እቲ ናይ ዓዲ-ዳዕሮ ደብዳብ ብነፈርቲ ኲናት ኤርትራ ከምዝተፈጸመ እዉን ብነጻ ኣካል ኣይተረጋገጸን። ገለ ዘይወግዓዉያን መሓዉራት ዜና ናይቲ ኣብ ኤርትራ ዘሎ ስርዓት ሻቡ ዘካፈልዎም መግለጺታት፣ እቲ ኣብ ዓዲ-ዳዕሮ ተኻይዱ ዝተባህለ ደብዳብ ፣ ህወሓት ኣቓልቦ ማሕበረሰብ ዓለም ብሓፈሻ ናይ ኣመሪካ ድማ ብፍላይ ንምስሓብ ብናይ ከቢድ ብረት ኣሃዱታቱ ባዕሉ ዘካየዶ ደብዳብ ምንባሩ ዝኸሱ እዮም። ሓይሊ ኣየር መንግስቲ ኢትዮጵያ ነቲ ዝበዝሐ ክፋሉ ብሰብ ኣልቦ ነፈርቲ ዝዓሞ ዘሎ ደብዳባት ኣመልኪቱ ዘቕርቦ ምጒት እዉን፣ ሓይልታት ትግራይ ኣጽዋርን ወተሃደራዊ ስንቅን ኣብ መንበሪ ኣባይቲን ሲቪላዊ ትሕተ-ቅርጺን ይሓብኡ ብምህላዎም ፡ ሰላማዉያን ሰባት ግዳያት ናይ’ቶም ዒላማታት ሓይልታት ትግራይ ንምዉቃዕ ዝቕጽሉ ዘለዉ ደብዳባት ነፈርቲ ይኾኑ ከምዘለዉ እዩ። ኲናት ሰሜናዊ ኢትዮጵያ ኣብ ዝሓለፈ 24 ነሓሰ ዳግማይ ካብ ዝዉላዕ ፣ ኣብ መቐለን ካልኦት ዓበይቲ ከተማታትን ቀጻሊ ደብዳባት ነፈርቲ ኲናት ይምዝገብ ከምዘሎ እዩ ዝሕበር። ኣብ’ዚ ኲናት ዝራጸሙ ዘለዉ ኩሎም ሓይልታት ንደብዳብ ነፈርቲ ኣመልኪቶም ዘቕርብዎ ምጒትን ምክሳስን ንህይወት ሰላማዉያን ሰባት ኣብ ሓደጋ ካብ መዉዳቕ ዘናግፍ ከምዘይኮነ ዝሕብሩ ጸብጻባት፣ ኩሎም ወገናት ጎደና ሰላም ኪመርጹ ክሳዕ ዘይተብዑ ፣ በዚ ዝኸይድ ዘሎ ኲናት ዝስዕብ ህልቂት ሰላማዊ ህዝቢ ክብእስ ምዃኑ እዮም ዘተሓሳስቡ።
የኢትዮጵያ መንግስት በሃይማኖት ሽፋን የፖለቲካ እንቅስቃሴ ሲመሩ የነበሩ አንድ የአሳሳ ከተማ ነዋሪን የጸጥታ ሃይሎች በቁጥጥር ስር ሲያውሉ፤ ግብረ አበሮቹ በፈጠሩት ሁከት በሰው ላይና በንብረት ጥፋት ደርሷል ብሏል። በስፍራው የነበሩ የአይን ምስክሮች ፖሊስ በቁጥጥር ስር ያዋለው ሰው፤ ለምን እንደሚታሰር፤ ከታሰረም መብቱ ተጠብቆ ወደ ፖሊስ ጣቢያ እንዲያመራ፤ ወይም የአካባቢው ማህበረሰብ ለህግ እንዲያቀርብ በጠይቁ ጊዜ ፖሊሶች ሁኔታውን ባለመቀበል ሰውየውን ሲያስሩ፤ ማህበረሰቡ በቁጣ ድንጋይ መወርወር መጀመሩን ይገልጻሉ። ለዚህ ቁጣ የፖሊስ አጸፋዊ ምላሽ ጥይት በቀጥታ ውደ ሰዎች መተኮስ እንደነበር በስፍራው የነበሩ ሰዎች ለአሜሪካ ድምጽ ሬድዮ ገልጸዋል። የኦሮሚያ ፖሊስ አዛዥ አቶ ደበሌ አዱኛ የእስልምና ሃይማኖትን ሽፋን በማድረግ የጅሃድ ጦርነት ሲቀሰቅስ የነበረ ግለሰብን በቁጥጥር ስር ለማዋል በተደረገ እንቅስቃሴ፤ ጥቂት ግብረ አበሮቹ በፈጠሩት ሁከት 4 ሰዎች መገደላቸውንና 10 ፖሊስ መቁሰሉን አቶ ደበሌ የመንግስቱ ልሳን ለሆነው የኢትዮጵያ ቴሌቪዥን ገልጸዋል። ከሰላማዊ ሰዎች የቆሰለውን ቁጥር ይፋ አላደረጉም። “ይሄ ቡድን የሚያራምደው ሃይማኖት አይደለም፤ በሃይማኖት ሽፋን ድብቅ የፖለቲክ አጀንዳ ያለው ነው። ፖሊስ ባደረገው ምርመራ ያረጋገጠውም የግለሰቦቹ አላማ ይች አገር የተያያዘችውን የልማትና የእድገት ጉዞ ማደናቀፍ ነው” ብለዋል። አቶ ደበሌ አክለውም በአሳሳ በተቀሰቀሰው ሁከት የህዝብ አገልግሎቶች ማለትም የስልክና የፖስታ ቤት ህንጻዎች ላይ ጉዳት ደርሷል። በዚህ እንቅስቃሴ ተሳትፈዋል ያላቸውን ፖሊስ በቁጥጥር ስር እንዳዋለ ገልጸዋል።
ማህደር December (1) October (1) September (3) August (3) May (2) November (1) September (2) April (1) January (1) November (1) August (3) May (1) April (1) March (4) February (3) January (3) December (1) November (1) September (1) June (2) May (2) April (6) March (4) February (2) April (4) March (6) February (1) January (3) November (3) September (4) May (3) April (7) March (5) February (5) January (2) December (20) November (5) October (7) September (5) August (3) June (7) May (16) April (5) March (2) Nov 21, 2011 ከሚካኤል በቀር የሚረዳኝ ማንም የለም። ዳን ፲፥፳፩ Monday, November 21, 2011 ስብከት No comments ምንጭ፦ ደቂቀ ናቡቴ ቅዱስ ማለት ልዩ፥ ክቡር ማለት ነው፤ ሚካኤል ማለት ደግሞ «መኑ ከመ አምላክ፥ እንደ እግዚአብሔር ያለ ማነው?» ማለት ነው። ሚካኤል የሚለው ስም ቃሉ የዕብራይስጥ ነው፤ ሚ - የሚለው «መኑ» ማለት ነው፥ ካ - የሚለው «ከመ» ማለት ሲሆን፥ ኤል - ማለት ደግሞ «አምላክ» ማለት ነው። ይህን ማለትም የቅዱስ ሚካኤልን ስም በጠራን ቊጥር የምንመሰክረው ስለ እግዚአብሔር ነው፤ በመሆኑም እግዚአብሔርን በባሕርይ የሚመስለው፥ በሥልጣንም የሚተካከለው፥ በምድርም በሰማይም እንደሌለ የሚናገር ልዩ፥ ክቡር ስም ነው። የነቢያት አለቃ ሙሴ ባሕረ ኤርትራን ለሁለት ከፍሎ ሕዝቡን ያሻገረለትንና ፈርዖንን ከነሠራዊቱ ያሰጠመለትን አምላክ እግዚአብሔርን በመዝሙር ሲያመሰግን፥ «አቤቱ በአማልክት መካከል (በስም አማልክት ከሚባሉ፥ በስመ አማልክት ከሚጠሩ፥ አንድም አማልክት ዘበጸጋ ከተባሉ ከነቢያት ከካህናት መካከል) አንተን የሚመስል ማነው? በቅዱሳንም ዘንድ እንደ አንተ የከበረ ማነው?» ብሏል። ዘጸ ፲፭፥፲፩። ቅዱስ ዳዊትም፦ «አቤቱ፥ ከአማልክት የሚመስልህ የለም፤» ብሏል። መዝ ፹፭፥፰። በህዳር ወር በዐሥራ ሁለተኛው ቀን ቤተ ክርስቲያናችን የታላቁ መልአክ የቅዱስ ሚካኤልን በዓለ ሲመት በታላቅ ድምቀት ታከብረዋለች ፡፡ እንደ ቅዱሳን አባቶቻችን አስተምህሮ ህዳር 12 ቀን ታላቁ መልአክ ቅዱስ ሚካኤል በኢዮር ባለችው በአራተኛይቷ ከተማ በሚኖሩት ኃይላት እና በአሥሩ ነገደ መላእክት ላይ አለቃ ሆኖ የተሾመበት ቀን ነው ፡፡እግዚአብሔር ሳጥናኤልን በትዕቢቱ ምክንያት ከሥልጣኑ ገፍፎ ወደ ምድር ሲጥለው ቅዱስ ሚካኤል በእርሱ ቦታ በዐሥሩ ከተማ በመቶውም ነገደ መላእክት ላይ ተሹሟል፡፡(ይህን ሁለተኛውን ሹመት ያገኘው በሚያዚያ ፪ እንደሆነ አክሲማሮስ በሚባለው የቤተክርስቲያናችን መጽሐፍ ላይ ሰፍሮ አናገኛለን፡፡) የቅዱስ ሚካኤል ሹመት በነገደ መላእክት ላይ ብቻ ግን አይደለም ፤ ነገር ግን የእግዚአብሔር ሕዝብ በሆኑት ላይም ጭምር ነው ፡፡ ይህም እንደሆነ እንድንረዳ በብሉይ ኪዳን የእግዚአብሔር ሕዝብ የተባለውን እስራኤል ዘሥጋን ሲራዳና ሲጠብቅ እንደነበረ ተጽፎልን እናገኛለን ፡፡ ለምሳሌ መጽሐፍ ቅዱስ መልአኩ ቅዱስ ሚካኤል ለኢያሱ በኢያሪኮ ምድረ በዳ እንደተገለጠለት “… ዐይኑን አንሥቶ ተመለከተ እነሆም የተመዘዘ ሰይፍ የያዘ ሰው በፊቱ ቆመ ፤ ኢያሱም ወደ እርሱ ቀርቦ “ከእኛ ወገን ወይስ ከጠላቶቻችን ወገን ነህ ? አለው ፡፡ እርሱም “እኔ የእግዚአብሔር ሠራዊት አለቃ ሆኜ አሁንም ወደ አንተ መጥቼአለሁ”(ኢያ.፭፡፲፫) ይለናል፡፡ እግዚአብሔር አምላክ ሕዝበ እስራኤልን ከግብጽ ባርነት ነፃ ሲያወጣቸው ይመራቸው የነበረ መልአክ ቅዱስ ሚካኤል ነበር ፡፡ ሹመቱ በእግዚአብሔር ሕዝብ ላይም በመሆኑ ስለ እነርሱ ዲያብሎስ ይዋጋው ፣ በጸሎትም ይራዳቸው ነበር ፡፡ ነገር ግን ኃጢአት ሠርተው ሲያገኛቸው ለእግዚአብሔር አድልቶ ኃጢአተኞችን ስለሚቀጣ እግዚአብሔር ሕዝቡን “በፊቱ ተጠንቀቁ ቃሉንም አድምጡ ስሜም በእርሱ ስለሆነ ኃጢአት ብትሠሩ ይቅር አይልምና አታስመርሩት”(ዘጸ.23፡21)ብሎ አስጠንቅቋቸው ነበር ፡፡ ይህም ቅዱስ ሚካኤል በእግዚአብሔር ሕዝብ ላይ መሾሙን ያስረዳናል ፡፡ ነገር ግን ከላይ የተጠቀሱት ጥቅሶች ሕዝበ እስራኤልን ይራዳቸው የነበረው ቅዱስ ሚካኤል ስለመሆኑ አያረጋግጥም የሚል ካለ “መልአክ” የተባለው ቅዱስ ሚካኤል ስለመሆኑ ቅዱስ ገብርኤል ወደ ነቢዩ ዳንኤል በተላከ ጊዜ ገልጦልን እናገኛለን፡ሰይጣን ሠራዊቱን አሰማርቶ በአሕዛብ ነገሥታት እያደረ የእግዚአብሔር ሕዝብ የተባሉ እስራኤልን ዘወትር በጦርነት ያስጨንቃቸው ነበር። በዚህም ምክንያት ሲወድቁ ሲነሡ፥ ሲነቀሉ ሲተከሉ፥ ሲፈርሱ ሲገነቡ፥ ሲበተኑ ሲሰበሰቡ፥ ሲሰበሩ ሲጠገኑ ኖረዋል። በዚያ ዘመን መጋቤ ብሉይ ተብሎ የሚታወቀው ቅዱስ ሚካኤል ነው። እርሱም ዘወትር ከቅዱስ ገብርኤል ጋር ሆኖ ሕዝቡን ይረዳቸው ነበርና። ይኽንንም «ወደ አንተ የመጣሁት ለምን እንደሆነ ታውቃለህን? አሁንም የፋርስን አለቃ እዋጋው ዘንድ እመለሳለሁ፥ እኔም ስወጣ እነሆ የግሪኮች አለቃ ይመጣል። (ሰይጣን በግሪክ ንጉሥ አድሮ ሌላ ጦርነት ይጀምራል)። ነገር ግን በእውነት ጽሑፍ የተጻፈውን እነግርሃለሁ፥ በዚህም ነገር ከአለቃችሁ (ከመላእክት አለቃ) ከሚካኤል በቀር የሚያጸናኝ የለም።» ዳን ፲፥፳፩ በማለት ቅዱስ ገብርኤል ለነቢዩ ለዳንኤል ነግሮታል። ቅዱስ ገብርኤል እንዲህ ካለ እኛስ ምን እንበል?
በዩናይትድ ስቴትስ የኮሮናቫይረስ ስርጭት እየተስፋፋ ባለበት በዚህ ወቅት፣ የ2020 ምርጫ አሸናፊ እንደሆኑ የተነገረላቸው የቀድሞ ም/ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን፣ አገሪቱን ፈጥኖ ለመርዳት እንዲችሉ፣ የፕሬዚዳንት ትራምፕ አስተዳደር የርክክቡን ሂደት በዚህ ሳምንት እንዲጀምሩ እየጠየቁ መሆናቸውን የቪኦኤ ዘጋቢ ሚሼል ኩዪን ዘግባለች፡፡ ዋሽንግተን ዲሲ — የትኛውንም የዩናይትድ ስቴትስ አካባቢ ብንመለከት፣ የኮሮናቫይረስ ስርጭት እየጨመረ መሆኑን እንረዳለን፡፡ የኮቪድ-19 ወረርሽኝ ተጠያቂ የሆነው ቫይረስ ግን፣ በፖለቲካው ድራማ ተሸፍኖ እናገኘዋለን፡፡ ይህም ፕሬዚዳንት ትራምፕ፣ በ2020 ምርጫ አሸናፊ ከሆኑትና እኤአ በመጭው ጥር 20 ፕሬዚዳንት ይሆናሉ ተብለው ከሚጠበቁት፣ ከጆ ባይደን አስተዳደር የርርክብ ቡድን ጋር ሆነው፣ ለሽግግሩ ይተባበራሉ ወይስ ምን ያደርጋሉ? የሚለው ነው፡፡ እስካሁን እንደሚታየው፣ ትራምፕ ያለምንም ማስረጃ፣ ምርጫው ተጭበርብሯል በሚል፣ በስፋት የሚያሰራጩትን ዘመቻ የቀጠሉበት ሲሆን፣ አዲሱ አስተዳደር፣ የርርክቡንና ሽግግሩንም ሥራ እንዲጀምር አልፈቀዱም፡፡ የባይደን ቡድን አባላት፣ ወረርሽኙ በተስፋፋበት በዚህ ወቅት፣ ይህ መደረጉ አገሪቱን አደጋ ላይ ይጥላታል በማለት ይናገራሉ፡፡ የባይደን ቡድን፣ የኮቪድ 19 አማካሪ ቦርድ አባል የሆኑት ዶ/ር አቱል ጋዋንዴ እንዲህ ይላሉ “ለአገሪቱ ሲባል የኮሮናቫይረሰን አስመልከቶ እየተደረገ ያለው መከላከል ምን ላይ እንደሆነ መታወቅ አለበት፡፡ የርክክብ ቡድኑ፣ ስለ ክትባቱ ስርጭት እና እቅድ፣ እንዲሁም መጠኑ ምን ያህል እንደሆነ፣ የእጅ ጓንቶች፣ የአፍና አፍንጫ መሸፈኛ ጭምብሎች ክምችቶች ምን ያህል እንደሆኑ ማወቅ ይኖርበታል፡፡ መተላለፍ የሚኖርባቸው መረጃዎች በርካታ ናቸው፡፡ እስከመጨረሻው ደቂቃ ድረስ የሚጠበቁ ነገሮች ግን አይደሉም፡፡” ዋሽንግተን ፖስት እንደዘገበው፣ ፕሬዚዳንት ትራምፕ ላለፉት አምስት ወራት፣ በተደረጉት የኮሮናቫይረስ ግብረ ኃይል ስብሰባ፣ አንዱንም አልተካፈሉም፡፡ ይሁን እንጂ፣ ፕሬዚዳንቱ ባለፈው ሳምንት፣ የኮቪድ-19ን ለመከላከል የሚያስችለው ክትባት፣ ሥራ ላይ ስለሚውልበት የጊዜ ሰሌዳ እንዲህ በማለት ተናግረዋል፡፡ “ይህ ሂደት ወዲያው ነው የሚጀምረው፡፡ በቅርቡ በሚሊዮን የሚቆጠሩ ክትባቶች ለመሰራጨት ዝግጁ ናቸው፡፡ የመጨረሻውን ይሁንታ እየተጠባበቁ ነው፡፡” አድሚራል ብሬት ጊርዋር፣ የዋይት ሐውስ የኮሮናቫይረስ ግብረሃይል አባል ናቸው፡፡ እሳቸው እንደሚሉት፣ የትራምፕ አስተዳደር የኮሮናቫይረስን ለመዋጋት የሚያደርገው ጥረት፣ ራሳቸው የባይደን ቡድን አባላትን ጨምሮ በህዝቡ ዘንድ ከፍተኛ ተቀባይነት አለው፡፡ እንዲህ ይላሉ ብሬት “በተቻለኝ መጠን ከሁሉም ጋር ግልጽ ለመሆን እፈልጋለሁ፡፡ ይህ የፖለቲካ ጉዳይ አይደለም፡፡ ይህ የህዝብን ጤንነት የሚመለከትና የበርካታ አሜሪካውያንን ህይወት ማዳን ነው፡፡ ከዚህ በላይ አስፈላጊ ጉዳይ ያለ አይመስለኝም፡፡” የፕሬዚዳንት ትራምፕ የቀድሞ የደህንነት ጉዳዮች አማካሪ የነበሩት ጆን ቦልተን፣ የዋይት ሐውስ ሰዎች፣ ቫይረሱን አስመልከቶ ያላቸውን መረጃ፣ ለመጭው የጆ ባይደን አስተዳደር እንዲያጋሩ፣ የሪፐብሊካን ፓርቲ አባላት፣ ግፊት እንዲያደርጉ ጠይቀዋል “ርክክቡን ለምን እንደሚያስፈልግ ሪፐብሊካኑ በግልጽ ማብራራት ያለባቸው ይመስለኛል፡፡ በቻልነው ፍጥነት ይህንን ነገር ማከናወን ይኖርብናል፡፡” ብለዋል ጆን ቦልተን፡፡ የጆን ሃፕኪንስ ዩኒቨርስቲ ባወጣው ዘገባ መሠረት፣ በአሁኑ ወቀት፣ በዩናትድ ስቴትስ ወደ 11 ሚሊዮን የሚሆኑ ሰዎች ለኮሮናቫይረስ መጋለጣቸው የተረጋገጠ ሲሆን፣ ወደ 246ሺ የሚጠጉት ደግሞ ህይወታቸውን አጥተዋል፡፡ በቫይረሱ ስርጭት፣ ዩናትድ ስቴትስ በዓለም የቀዳሚነቱን ሥፍራ የያዘች መሆኑም ተዘግቧል፡፡
የመስኮትና የበር ሃርድዌር የመስኮቱ እና የበሩ "ልብ" እንጂ የደጋፊነት ሚና አይደለም ማለት ይቻላል።የበር እና የመስኮት ሃርድዌር በሃይል ቆጣቢ በሮች እና መስኮቶች ውስጥ በጣም ጠቃሚ ሚና ይጫወታሉ, የአየር ማራዘሚያ, የውሃ መከላከያ እና የንፋስ ግፊት መቋቋም ብቻ ሳይሆን, በደህንነት እና ሌሎች ባህሪያት ውስጥ በጣም ጠቃሚ ሚና ይጫወታል.የበር እና የመስኮት እቃዎች በሚመርጡበት ጊዜ የኃይል ቆጣቢ በሮች እና መስኮቶች የሚከተሉትን ገጽታዎች ግምት ውስጥ ማስገባት አለባቸው. 1. የበር እና የመስኮቶች እቃዎች ምርጫ ጥሩ እቃዎች ምርጫ ጥሩ ጥራት ያለው ኃይል ቆጣቢ በሮች እና መስኮቶች መሰረታዊ ዋስትና ነው.ደካማ የቁሳቁስ በር እና የመስኮት እቃዎች ለእርጅና እና ለስንጥነት የተጋለጡ ናቸው.ይህ በሮች እና መስኮቶች የማይለዋወጥ ክፍት ሊሆኑ ወይም ሊከፈቱ አይችሉም ፣ መዝጋት አይችሉም ፣ ስለሆነም የሕንፃውን በሮች እና መስኮቶችን አየር የማያስተላልፍ አፈፃፀም እና የኃይል ቁጠባን ማረጋገጥ ብቻ ሳይሆን የሰዎችን ሕይወት እና የደህንነት አደጋዎችን ያስከትላል ።ስለዚህ የበር እና የመስኮት ዕቃዎችን በሚመርጡበት ጊዜ የምርት ምርቶችን በጥራት ማረጋገጫ መምረጥ አለብዎት ፣ ለርካሽ ስግብግብ ላለመሆን ፣ ብዙ ትናንሽን ያጣሉ ። 2. የኃይል ቆጣቢ በሮች እና የመስኮቶች መለዋወጫዎች ምክንያታዊ ውቅር ኃይል ቆጣቢ በሮች እና መስኮቶች መለዋወጫዎች ምክንያታዊ ውቅር እና የኃይል ቆጣቢ በሮች እና መስኮቶች በር መለዋወጫዎች ውቅር ንድፍ ከላይ, ጥሩ መቆለፍ ባለብዙ-ነጥብ መቆለፍ ሥርዓት መምረጥ አለበት የንፋስ ግፊት, አድናቂ, ፍሬም መበላሸት ማመሳሰል ያለውን እርምጃ ስር ያለውን በር ለማረጋገጥ. , የ sealant ስትሪፕ ሁልጊዜ ግፊት ጠንካራ ሁኔታ ሥር ጥሩ መታተም አፈጻጸም መጠበቅ እንዲችሉ, ምክንያታዊ የሚመጥን ጋር ውጤታማ ዋስትና ማኅተም ቁሳቁሶች. 3. ርካሽ, ቀላል ነጠላ ነጥብ መቆለፊያ የሃርድዌር ውቅር መምረጥ አይችልም በነጠላ ነጥብ መቆለፊያ ሃርድዌር ውቅር ምክንያት በሩ ወይም መስኮቱ በአዎንታዊ የንፋስ ግፊት ወይም በአሉታዊ የንፋስ ግፊት ላይ ሲሆኑ በሩ ወይም መስኮቱ ያለ መቆለፊያ ቦታ ላይ ይበላሻሉ.ቅርጹን ወደነበረበት መመለስ አይቻልም ይህም በአየር ማራገቢያ እና በማዕቀፉ መካከል ክፍተት እንዲኖር በማድረግ ሙቅ እና ቀዝቃዛ አየር በመስኮቱ እና በበሩ ክፍተቶች ውስጥ እንዲዘዋወር, ኮንቬክሽን እንዲፈጠር እና መስኮቶችና በሮች የኃይል ቆጣቢነት እንዲኖራቸው አያደርግም. . ለበር እና መስኮቶች ሃርድዌር በሚመርጡበት ጊዜ እነዚህ 3 ጉዳዮች ግምት ውስጥ መግባት አለባቸው.የሃርድዌር በሮች እና መስኮቶች ላይ ያለው የንፋስ መቋቋም የበሮች እና መስኮቶች ስኬት ወይም ውድቀት ይወስናል;በተመሳሳይም የአየር መጨናነቅ, የውሃ ጥንካሬ, የሙቀት መከላከያ, የሙቀት መከላከያ, የድምፅ መከላከያ ሁሉም ከሃርድዌር ጋር የተያያዙ ናቸው.
አሉ አንዳንድ ሰዎች። በቅድሚያ ጀግኖች፣ የሀገራቸው ነጻነት አርበኞች ሆነው ወሳኝ ሚና የሚጫወቱና ጊዜ ሲያልፍ ደሞ ህዝባቸው የሚኮራባቸው አበው ሆነው የሚያልፉ። የአንዳንድ ልዩ ሀገር መብራቶች ናቸው። ካገራቸውም አልፈው ለዓለም ህዝቦች ያበራሉ። (የምንጠቅሳቸው ዓመተ ምህረቶች በፈረንጅ አቆጣጠር ናቸው) በስመ ፍትህ ወነጻነት ወአብዮት ስለ ጀግናው የቪየትናም ልጅ ስለ ሆ ቺ ሚን እናወርሳለን፡፡ “ቪጥና ለቪየትናማውያን ሳይሆን አይቀርም የሆ ቺ ሚን የኑሮና የትግል መመሪያ። መጀመሪያ ጃፓንን፣ ቀጥሎ ፈረንሳይን፣ ቀጥሎ ደሞ አሜሪካን፣ ተለማምጦ ሳይሆን ተራ በተራ ተዋግቶ ከምድረ ቪየትናም አባረራቸው። በየተራ ሲያሰናብታቸውም “ቻው ቻው!” አላቸው። በጠራ የቪትናምኛ “ከእንግዲህ በንግድ ልውውጥ ለጋራ ጥቅም ወይም በባህር ልውውጥ ለጋራ ደስታ ብትመለሱ የቪየትናም ሕዝብ በክብር ይቀበላችሏል። እንገዛለን እናስተዳድራለን ብላችሁ እንደማትመለሱ ግን መጪዎች ትውልዶች ይገነዘቡታል ብዬ አምናለሁ።” እኔ ነኝ እንጂ እንክል ሆ እንኳ ንግግር አያበዙም፣ ድርጊታቸው ነው ይበልጥ የሚናገረው። በዚያን ወቅት በእንግሊዘኛው ተናጋሪ ዓለም አንክል (አጎት) የሚባሉ አራት ብቻ ናቸው። እነሱም አንክል ጆ የሩሲያው ጆዜፍ ስታሊን፣ አንክል ሆ የቪየተናሙ፣ የቻይናው አንከል ማኦ እና አንክል ሳም ናቸው። አንክል ሳም ግን ሰው አይደለም፤ የዩናይትድ ስቴትስ ኦቭ አሜሪካ መንግስት ነው። አንክል ሳም ቢፈልግ እንኳን የአሜሪካ ለምን የሰማይ መንግስት አይሆንም? የራሱ ጉዳይ! አንክል ሆ ስሜት አይሰጣቸውም። “ቪየትናምን ለቀህ እስከወጣህ ድረስ በፈለግከው ዓለም ንገስ” ሳይሉት አልቀሩም በልባቸው። አቤት አንክል ሳም ደሞ ሲያከብራቸው። ሀ. ሆ ቺ ሚን ዕድሜ ከ1890-1969 (ማለት ሰባ ዘጠኝ ዓመት) ለ. የአንክል ሆ የፕሬዚዳንትነት ዘመን ከ1945-1969 ማለት ሃያ አራት ዓመት ሐ. አንክል ሆ የተዋጉበት ዘመን- ሃያ ሰባት ዓመት! መ. አንክል ሆ ፈረንሳይን በተዋጉበት በስምንቱ ዓመት ውስጥ ሁለት ጊዜ ሕጋዊ የሆነ የሞት ሰርቲፊኬት ተፈርሞላቸዋል። ወይም “ሆ ቺ ሚን የተባለ ግለሰብ በዚህ ቀን በዚህ ስፍራ መሞቱን አረጋግጣለሁ” ይላሉ ሕጋዊው ፈረንሳዊ ሀኪም። “እፎይ ግልግል! ሸይጣን ሞተልን” ይላሉ የፈረንሳይ መንግስት። አንክል ሆ ታዲያ ለተወሰነ ጊዜ ተሰውረው ይሰነባብቱና፣ ጊዜው ልክ አሁን ነው ብለው በሚገምቱበት ሰዓት፣ ተታኩሰውም ተጋድለውም ጉድ ካፈሉ በኋላ “ኢሮ! አልሞትኩም! ውሸቴን ነው!” ይላል። እኛ ነን እንጂ አንክል ሆ እንኳ ፉከራ አላስፈለጋቸውም። ሠ. ሳይሞቱ መሞት ብቻም አይደለም አንክል ሆ የሚችሉት። አንድ ቦታ እያሉ የሌሉ መምሰሉንም ያውቁበታል። ብዙ ጊዜ ለሞት የሚጋለጡት ታጋይ ጓዶች´ኮ አንዳንዴ የመዝናናት ስሜት ይመጣባቸዋል። በእንዲህ አይነቱ ሰዓት አንክል ሆ ተሰብስበው ቆመው በሚያወሩት ጓዶች አጠገብ ያልፋሉ። ከጓዶቹ የሚያዩዋቸው አይጠፉም፤ አያውቋቸውም እንጂ! አንክል ሆ ደሞ መልክም ልብስም አልለወጡም። ገፋ ቢል ቦላሌያቸውን ወደ ላይ አጠፍ፣ ትከሻቸውን ጎበጥ አድርገው ይሆናል። በቂ ነው። እልፍ ካሉ በኋላ መለሰ ሲሉ ታዲያ ጓዶቹ ዓይናቸው ይከፈትና ይገረማሉ፣ ይስቃሉ። አይ አንክል ሆ! ረ. ለመሆኑ እኔና አንክል ሆ ቋንቋችን አይመሳሰል፣ ሀይማኖታችን አይተዋወቅ፣ ባገሮቻችን መሀል የስንትና ስንት ሺ ኪሎ ሜትር ርቀት ያራርቀናል፣ እሳቸው ለነጻነት መዋጋት ጽድቃቸው፣ እኔ ውጊያ የሚሉትን አላውቀውም በወሬ ነው እንጂ። እንዲያው እንዴት ተገናኝተን ነው እኔ ስለሳቸው ስጽፍላቸው ኩራት ጭምር የሚሰማኝ? ከላይ እንዳልኩት አንዳንድ ልዩ ጀግና ላገሩ ልጆች ከመሆኑም አልፎ ተርፎ ለባዕዳኖች ጭምር ጀግናው ይሆናል። የሰው ልጅ መሆን በቂ ነው ለእንዲህ ዓይቶቹ… ..ሆ ቺ ሚን ወጣት እያለ ቪየትናም የፈረንሳይ ቅኝ ግዛት ነበረች። ወጣቱ የፈረንሳይ መርከብ ውስጥ ሥራ ያዘ። ያ ሲበቃው ለንደን ከተማ ሲደርስ ከመርከቡ ተሰናብቶ አንድ ሆቴል ውስጥ ተቀጠረ። አንደኛው የዓለም ጦርነት ሊያልቅ ሲል ሆ ቺ ሚን ወደ ፈረንሳይ ተሻገረና የሶሻሊስት ፓርቲ አባል ሆነ። ቀጥሎ የፈረንሳይ ኮሚኒስት ፓርቲ መስራች አባል ሆነ። ጊዜው ሲደርስ ሆ ቺ ሚን አብዮታዊ ዘዴዎችን ለማጥናት ወደ ሶቭየት ህብረት ገሰገሰ። እዚያ ደርሶ ከመቼው የኮሚኒስት ኢንተርናሽናል (ኮሚንተርን Comintern) አባል እንደሆነ እንጃ፣ ወደ አሥራ ዘጠኝ መቶ ሃያዎቹ ማለቂያ አካባቢ ላይ ወደ ምሥራቅ እስያ ተመደበ። በ1930 ሆ ቺ ሚን ኢንዶቻይኒዝ ኮሙኒስት ፓርቲን መሰረተ። በ1930ዎቹ ሆ ቺ ሚን ሲመቸው በሶቭየት ህብረት፣ ሲመቸው በቻይና እንዳሰኘው ይኖር ነበር። ከሁሉ አክርሮ የሚያሰኘው ደሞ አገሩን ከማንም ቅኝ ገዢ ነጻ ማውጣት ሆነ። ሁለተኛው የዓለም ጦርነት ሲነሳ ጊዜ፣ ሆ ቺ ሚን በጠራ ሩስኪኛ፣ በጠራ ቻይንኛ እንዲሁም በቪየትናምኛ “ጠራችኝ አገሬ!” አለና ወደ ቪየትናም ተመለሰ። በ1941 ሆ ቺ ሚን “ቪት ሚን” የተባለውን የሀገር ወዳድ ተዋጊዎች ማህበር መሰረተ። የጃፓንን ወራሪ የጦር ኃይሎች ለአራት ዓመት ከተዋጉዋቸው በኋላ አስወጧቸውና ሲያበቁ፣ በሴፕቴምበር 2 ቀን 1945 እ.ኤ.አ ሆ ቺ ሚን ነጻይቱን የቪየትናም ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መመስረት አወጀ። ከእንግዲህማ አንክል ሆ ሰሜን ቪየትናምን ነፃ አውጡ እንጂ ከተማዋ ሳይጎን የሆነችው የደቡብ ቪየትናም ገዢዎች ግን አንክል ሳምን የሙጥኝ ብለው በሰላም ለመኖር እየሞከሩ ነበር፡፡ ዳሩ ምን ዋጋ አለው? በደቡብ ቪየትናም ውስጥ ቪየት ኮንግ የተባሉ የነጻነት አርበኞች ተነሱ። ዕድሜ ለአንክል ሆ፣ ሰሜን ቪየትናም አስራ አምስት አመት ሙሉ ከቪየት ኮንግ ጎን ተሰልፋ አንክል ሳምን “ያንኪ ጎ ሆም!” (ያንኪ አገርህ ግባ) ብለው አባረሩት? ለሁለት ተከፍላ የነበረችው ቪየትናም በ1976 ዓመተ ምህረት ተመልሳ ተዋሃደች። ይህን አጭር ገድል ለመቋጨት (እልባት ለመስጠት)) ወደ ፓሪስ እንጓዛለን። አንክል ሆ ይኖሩበት የነበረው ቤት ታሪካዊ ቦታ በመሆኑ፣ እና የቱሪስቶች መስህብ ስለሆነ፣ በእብነ በረድ “ሆቺ ሚን እዚህ ይኖር ነበር” ተብሎ ተጽፏል፤ በወርቅ ቀለም። አንዲት ልዩ አይነት ወፍ አለች። የጎጆዋን ሳሮች የምትሸምናቸው በምራቅዋ እያጣበቀቻቸው ነው። ይህን ጎጆ የፈላ ውሃ ውስጥ ሲጨምሩት ወደር የሌለው ሾርባ ይወጣዋል። ይህን ሾርባ የሚያቀርብ ምግብ ቤት ፓሪስ ውስጥ አንድ ብቻ ነው። ይህን ልዩ ሾርባ ለመቋደስ ሃያ አራት ሰዓት አስቀድሞ ማዘዝ ያስፈልጋል። አንክል ሆ ከሁሉ ይበልጥ የሚወዱት የምግብ ዓይነት ይህ ልዩ ሾርባ ነበር። (ፈረንሳይና ቻይና “ጣት የሚያስቆረጥሙ” የምግብ ዓይነቶች ሲፈጥሩ እንደ ጉድ ነው ይባልላቸዋል)። ከአዘጋጁ፡- ከጋሽ ስብሃት ምርጥ ወጎች ለማስታወስ ያህል በሰኔ 2 ቀን 1993 ዓ.ም የአዲስ አድማስ ዕትም ላይ ለንባብ የበቃውን ፅሁፍ ነው እነሆ በረከት ያልናችሁ Read 6103 times Tweet Published in ህብረተሰብ More in this category: « መንግስት ሆይ፤ የህትመት ውጤቶችን ታደግልን! ታሪክ - ለልጆች » back to top ላንተና ላንቺ Equalize-እኩል ማድረግ፡፡ የኤችአይቪ ኤድስ ስርጭት እንዳያበቃ የማያደርጉ አለመመጣጠኖችን በአለም ዙሪያ ያሉ የሰው ልጆች ሁሉ በአንድነት ሊያስወግዱ ይገባ ል፡፡ UNAIDSEqualize- እኩል ማድረግ እ.ኤ.አ ዲሴምበር 1/ወይም ህዳር 22/ በየአመቱ የሚውለው የአለም ኤድስ ቀን ህብረተሰብ ከራስ ጋር ጠብ - (ወግ) Written by ድረስ ጋሹ ከረጅም ጊዜ በኋላ...ወንበር ስቦ ‘ራሱን ኖር አለው _የልብ የልቡን ሊያወጋው። እንግዳ ማንነቱ፣ አትሮንሱ ላይ መጽሐፍ ገልጦ “ገድለ ሕይወቱን” ሊያትትለት ሲሰናዳ፤ ነባር ማንነቱ ጆሮው እንደ ጥንቸል ጆሮ ቆመ - ሊሰማ። ርዕሰ አንቀፅ “ክፉ ደጉን ያየን ነንና ጎረቤት ያንተ ቤት ሲንኳኳ ይሰማል እኔ ቤት” ... ከዕለታት ከአንድ ቀን ዘጠኝ ጓደኛሞች ወደ አንድ ሩቅ አገር ለመሄድ መንገድ ይጀምራሉ። ብዙ ርቀት እንደሄዱ ይመሽባቸዋል።አንደኛው፤“ጎበዝ፤ ከዚህ ወዲያ ከቀጠልን ጨለማው ይበረታብናል። ስለዚህ እዚህ ተኝተን እንደር” አለ። ሁለተኛው፤“ጥሩ ሀሳብ ነው።
አጣዳፊ ተቅማጥና ማጅራት ገትርን የመሳሰሉ ወረርሽኝ አስከታይ ችግሮች በመጠለያ ጣቢያዎች ውስጥ መታየታቸውን እዚያው ያሉ የአከባቢው የጤና ባለሙያዎች ገልፀዋል፡፡ በመጠለያ ጣቢያዎች ተከሰቱ ባሏቸው ሕመሞች የሞቱ ሰዎች መኖራቸውንም ባለሙያዎቹ ተናግረዋል። "ዓለምአቀፉ “ድንበር የለሽ ሃኪሞች" ቡድን በምህፃሩ ትናንት ባወጣው መግለጫ ከፍተኛ የምግብ እጥረት መኖሩን ገልፆ ዜጎች ለከፋ ወረርሽኝ ለጋለጡ እንደሚችሉ አስጠንቅቋል፡፡ ቡድኑ የተፈናቀሉ ዜጎች ለከፋ ችግር መጋለጣቸውን ጠቅሶ ሰብዓዊ ድጋፍ ሰጭ ድርጅቶች እንዲረባረቡና እርዳታቸውን እንድያሳድጉ ጥሪ አቅርቧል፡፡ የክልሉ ጤና ቢሮ ለቪኦኤ በሰጠው መግለጫ “ወረርሽኝ ተከስቷል” መባሉን አስተባብሎ ታምመው ሆስፒታል የገቡ ሰዎች ተመርምረው ከተጠቀሱት በሽታዎች “ነፃ መሆናቸው ተረጋግጧል” ብሏል።
በሳምንት አንድ ቀን ውሃ ማግኘት ብርቅ የሆነባቸው ሰፈሮች፣ በውሃ እጦት አካባቢያቸውን በመጥፎ ጠረን የሚበክሉ የኮንዶሚኒየም መኖሪያዎች፣ ለተደጋጋሚ አቤቱታ ምላሽ ሳያገኙ በርካታ ወራት እየተቆጠሩ የሚማረሩ ነዋሪዎች የአዲስ አበባ የዘመኑ ገጽታ ሆነዋል፡፡ በቂ ውሃ ስለሌለ በራሽን ለማከፋፈል እየሞከረ መሆኑን የሚልፀው የውሃና ፍሳሽ ባለስልጣን በበኩሉ፤ የኤሌክትሪክ መቆራረጥና የአንዳንድ ሰራተኞች እንዝህላልነት፣ ለመንገድ ግንባታ የሚቆፈሩ ቧንቧዎች እንዲሁም በከንቱ የሚባክን ውሃ መብዛቱ የውሃ እጥረትን እንዳባባሱ ይናገራል፡፡ የአገሪቱ እንዲሁም የአህጉሪቱ መዲና በሆነችው ከተማ፣ ለዚያውም በሰለጠነ ዘመን በርካታ ነዋሪዎች የዝናብ ውሃን ደቅኖ ለማጠራቀም ሲሯሯጡና በጀሪካን ተሸክመው ውሃ ሲያመላልሱና የፎቅ ደረጃዎችን ለመውጣት ሲውተረተሩ ማየት የተለመደ ሆኗል፡፡ በገርጂ፣ አየር ጤና፣ ጀሞ፣ እንቁላል ፋብሪካ፣ አዲሱ ገበያ፣ እንዲሁም በየአቅጣጫው የተገነቡ ኮንዶሚኒየሞችን ጨምሮ በርካታ የከተማዋ ሰፈሮች፣ በውሃ እጥረት የተቸገሩ ነዋሪዎች “አወይ ስልጣኔ” በማለት መላ እንደጠፋባቸው ይገልፃሉ፡፡ የፉሪ አካባቢ ነዋሪ ወ/ሮ አልማዝ ሞገስ፣ ቀድሞም ቢሆን በሁለት በሶስት ቀን ነበር ውሃ የምናገኘው ይላሉ፡፡ አሁን ግን ብሶበታል፣ ይሄውና በሰፈሩ ውሃ ካገኘን ከሳምንት በላይ ሆኖናል የሚሉት ወ/ሮ አልማዝ፤ ውሃ የምናገኘው ጀሪካን ተሸክመን ሰፈር አቆራርጠን ነው ብለዋል፡፡ ብዙ ጊዜ አቤቱታ አቅርበን ደከመን፤ ምንም መልስ አላገኘንም ብለዋል – ወ/ሮ አልማዝ፡፡ በጀሞ ቁጥር 1 መኖር ከጀመረች ሁለት አመት የሆናት ሰናይት ፈቃደ በበኩሏ፣ የውሃ ችግር የጠናብኝ ዛሬና ትላንት አይደለም፣ በጣም ቆይቷል ትላለች፡፡ ድሮ ድሮ ሌሊት ላይ ብቅ ይል የነበረው ውሃ፤ ዛሬ ሽታውም የለም የምትለው ሰናይት፣ የኮንዶሚኒየም ቤት ያለ ውሃ የስቃይ ቤት ማለት ነው ብላለች፡፡ የመጀመሪያ ፎቅ ነዋሪዎች የዝናብ ውሃ ደቅነው ለማጠራቀም ይሞክራሉ፣ ሁለተኛና ሦስተኛ ፎቅ ግን አይሞከርም፡፡ ቧንቧ በየቤታችን አለ፤ ውሃ የምናመጣው ግን እንደ ጥንቱ የገጠር አኗኗር ነው የምትለው ሰናይት፤ ለውሃና ፍሳሽ አመልክተናል፡፡ ውሃውን ወደ ላይ ለመሳብ የፓምፕ ሃይል ስለሚያስፈልግ ነው ይሉናል፤ ይህንን እንደ በቂ ምላሽ ይቆጥሩታል በማለት ግራ መጋባቷን ትገልፃለች፡፡ ጀሞ ብቻ አይደለም፡፡ የጐሮ ነዋሪ ናርዶስ አስማረ አንድ ቀን ውሃ ከመጣ ለሁለትና ለሶስት ቀን ይጠፋል፤ ቅዳሜና እሁድ ውሃ ያገኘንበት ጊዜ የለም ትላለች፡፡ በየሳምንቱ አቤቱታ ስናቀርብ የምናገኘው ምላሽ ሁልጊዜ ተመሳሳይ ነው የምትለው ናርዶስ፤ አሁን ይስተካከላል ይሉናል፤ ግን ተስተካክሎ አያውቅም ትላለች፡፡ ውሃ የሚጠፋበትን ቀን ዘርዝሮ ከመናገር ይልቅ ውሃ የሚመጣበትን ቀን መናገር ይቀላል የሚለው የአዲሱ ገበያ ነዋሪ ልዩነህ አያሌው፤ ውሃ ይግባልን ብንል ይሻላል፤ በሳምንት አንዴ ውሃ ከመጣ ፌሽታ ነው፤ ብርቅ ይሆንብናል ሲል ይናገራል፡፡ አዲስ አበባ ውሃና ፍሳሽ አገልግሎት የኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ሃላፊ ወ/ሮ እፀገነት ተስፋ ምላሽ ሲሰጡ፤ በአዲስ አበባ የውሃ ችግር አለ በማለት ነው የሚጀምሩት፡፡ ዋናው ምክንያት የውሃ እጥረት ነው የሚሉት ወ/ሮ እፀገነት፤ ከነእጥረቱም ቢሆን ውሃውን ለህብረተሰቡ ለማድረስ ደግሞ የተለያዩ መሰናክሎች እንደሚገጥሙ ገልፀዋል፡፡ ኤሌክትሪክ ሲቋረጥ ከፍታ ቦታ ላይ ለሚገኙ ነዋሪዎች በፓምፕ ውሃ ማድረስ አንችልም ይላሉ፡፡ ሌላው ችግር በራሳችን ሰራተኞች የሚፈጠር ነው የሚሉት ሃላፊዋ፣ የውሃ ቧንቧ ተበላሽቷል ተብሎ ሲነገራቸው አንዳንድ ሰራተኞች ብልሽቱን እንደመጠገን ውሃውን ዘግተውት ይመጣሉ ብለዋል፡፡ በመንገድ ስራና የተለያዩ ግንባታዎች የውሃ ቧንቧ እንደሚሰበር ሲያስረዱ፣ ለምሳሌ በሃያ ሁለት አካባቢ፣ በመንገድ ግንባታ ምክንያት ዋናው የውሃ ቧንቧ በመቋረጡ አሁን በተዘረጋ ጊዜያዊ ቧንቧ የምናቀርበው ውሃ በአስር እጥፍ ያነሰ ነው ብለዋል፡፡ በዚያ ላይ ለከተማዋ ከሚቀርበው ጠቅላላ የውሃ መጠን ውስጥ ከአንድ ሦስተኛ የሚበልጠው በከንቱ ይባክናል ብለዋል ሃላፊዋ፡፡ (ምንጭ፤ አዲስ አድማስ) የኢህአዴግ አባላት ክርስቶፎር ስሚዝ በሚያረቁት ህግ ላይ የተቃውሞ ፊርማ ማሰባሰብ ጀመሩ ከደጋፊዎቹ የመረጃ ለውውጥ ለመረዳት እንደተቻለው ኮንግረስ ማን ክሪስ ስሚዝ በቅርቡ በኢትዮጵያ ዙሪያ የግንቦት 7 መሪ ዶ/ር ብርሀኑ ነጋን፣ ለአዲሲቷ ኢትዮጵያ የጋራ ንቅናቄ ዳይሬክተር አቶ ኦባንግ ሜቶ፣ የአፍሪካ ጉዳዮች ረዳት ሀላፊ ሚ/ር ያማማቶ እና ሌሎችንም ታዋቂ ሰዎች በመጋበዝ በኢትዮጵያ ዙሪያ የተለያዩ ሀሳቦችን ማሰባሰባቸው ይታወቃል። ይህንንም ተከትሎ ኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶችን እንድታከብርና ዲሞክራሲያዊ ስርዓትን እንድትገነባ፣ ኮንግረሱ የህግ ረቂቅ እንደሚያዘጋጅ ሚ/ር ስሚዝ ገልጸዋል። የህጉን መረቀቅ የተቃወሙት የኢህአዴግ ደጋፊዎች ለሚ/ር ስሚዝ ደብዳቤ መላክ ጀምረዋል። በደብዳቤው ላይ ሚ/ር ስሚዝ በኢትዮጵያ መንግስት አሻባሪ የተባሉትን ሰዎች ለውውይት መጋበዛቸውን አውግዘዋል። በኢትዮጵያ ላይ የሚረቀቀው ህግ የአሜሪካንና የኢትዮጵያን ግንኙነት የሚያበላሽ መሆኑን፣ ኢትዮጵያ በውጭ ተጽኖ አቋሟን የማትቀይር መሆኗንና ሚ/ር ስሚዝም ኢትዮጵያን ለመደገፍ የሚያስችል የህግ ረቂቅ እንዲያዘጋጁ የገዢው ፓርቲ ደጋፊዎች እየፈረሙ በሚልኩት ደብዳቤ ላይ ተመልክቷል። አስቸኳይ በሚል ርእስ ለኢህአዴግ አባላት በተላከው የኢሜል መልዕክት ላይ ህጉ የሚረቀቅ ከሆነ በኢትዮጵያ ላይ ከባድ ተጽኖ እንደሚያስከትል ተመልክቷል። ህዳሴ ካውንስል የሚባለው የኢህአዴግ አባላትንና ደጋፊዎችን የያዘው ቡድን የድጋፍ ፊርማ የማሰባሰብ ተልእኮ የተሰጠው ሲሆን፣ በአጠቃላይ እስከ 10 ሺ የሚደረሱ ፊርማዎችን አሰባስቦ የመላክ እቅድ ተይዟል። የ1997 ዓም ምርጫን ተከትሎ በኢትዮጵያ ላይ በተመሳሳይ መንገድ የተረቀቀው ህግ ዲኤል ኤ ፓይፐር በተባለው ተቋም ድለላ እንዲቋረጥ መደረጉ ይታወቃል።(ምንጭ፡- ኢሳት) በሙስሊም ማኀበረሰብ አካላት ላይ መንግሥት እየወሰደ ያለውን የኃይል እርምጃ ሶስት ፓርቲዎች አወገዙ የመብት ጥያቄ ያነሱ የሙስሊሙ ማኀበረሰብ አካላት ላይ መንግሥት እየወሰደ ያለው የኃይል እርምጃ አጥብቀው እንደሚቃወሙት ሶስት የተቃዋሚ ፓርቲዎች ሰሞኑን ባወጡት መግለጫ አስታወቁ። የኢትዮጵያውያን ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ (ኢዴፓ)፣ የኦሮሞ ፌዴራላዊ ኮንግረስ እና የመላ ኦሮሞ ሕዝብ ድርጅት ነሐሴ 5 እና 6 ቀን 2005 በተናጠል ባወጡት መግለጫዎች መንግሥት አለመግባባቱን ለመፍታት እየተከተለ ያለውን የኃይል እርምጃ ተገቢ አለመሆኑን ገልፀዋል። ጠ/ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ ከዋልታ ኢንፎርሜሽን ማዕከል ጋር ሰሞኑን ባደረጉት ቃለምልልስ ‘‘ጽንፈኞች’’ ያሏቸውን የመብት ጥያቄ ያነሱ የሙስሊም ማኀበረሰብ አካላት እያደረጉ ያሉት እንቅስቃሴ ፀረ-ሕገመንግስታዊ መሆኑን አመልክተዋል። ‘‘የሃይማኖት መንግስት እንመሰርታለን፣ የሸሪዓ ሥርዓት እናሰፍናለን’’ የሚል አቋም እንደሚያራምዱ የጠቀሱት ጠ/ሚኒስትሩ መንግስት ሃይማኖታዊ ተልዕኮ ያላቸው መስሏቸው ከፅንፈኞች ጋር የሚተባበሩ ተከታዮችን በጅምላ ላለመጉዳት በትግስት ሁኔታውን ሲከታተልና የማሳመን ሥራ ሲሰራ መቆየቱን ተናግረዋል። ጽንፈኞችን ከሌሎች የእምነቱ ተከታዮች ለመለየት የተደረገው ጥረት የተሳካ እንደነበርና መንግስት ሰሞኑን የወሰደው እርምጃ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል አስታውቀዋል። ከጽንፈኞች ጋር ተቀናጅተው የአገሪቷን ሠላም ለማወክ ይንቀሳቀሳሉ ያሏቸውን የተቃዋሚ ፓርቲዎችንም ከድርጊታቸው እንዲታቀቡ አስጠንቅቀዋል። (ምንጭ፡- ሰንደቅ) የዋጋ ግሽበት በድጋሚ በማገርሸት ላይ ነው የኢትዮጵያ ኢኮኖሚን ላለፉት በርካታ ዓመታት እየፈተነ የሚገኘው የዋጋ ግሽበት ለዓመታት ከነበረበት ባለሁለት አኃዝ ምጣኔ ለመጀመሪያ ጊዜ ወደ ነጠላ አኃዝ ከሦስት ወራት በፊት ቢወርድም፣ በሐምሌ ወር መጨረሻ ደግሞ በድጋሚ በማሻቀቡ ስምንት በመቶ ደርሷል፡፡ መንግሥት በወሰደው ከፍተኛ የገንዘብ አቅርቦት ቁጥጥር፣ ጥንቃቄ የተሞላበት የበጀት አጠቃቀምና መሠረታዊ የፍጆታ ዕቃዎችን ከውጭ በማስገባት ማከፋፈል ዕርምጃዎች በአገሪቱ ኢኮኖሚ ውስጥ ፈተና የሆነውን የዋጋ ግሽበት ከሁለት ዓመት በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ ወደ ነጠላ አኃዝ ማለትም ወደ 7.6 በመቶ ማውረድ አስችሎታል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርያም ደሳለኝ የዋጋ ግሽበቱ መውረዱን አስመልክቶ መንግሥታቸው የወሰዳቸው ጥብቅ ቁጥጥሮች ውጤት ማምጣታቸውን በተደጋጋሚ በመግለጽ፣ በቀጣይም በበለጠ ቁጥጥሩን በመቀጠል የዋጋ ግሽበት ምጣኔው እንዳያንሰራራ መንግሥታቸው እንደሚሠራ መናገራቸው ይታወሳል፡፡ የዋጋ ግሽበቱ ወደ ነጠላ አኃዝ ከወረደበት ከመጋቢት ወር ቀጥሎ ባሉት ወራት ማሽቆልቆሉን የቀጠለው እስከ ግንቦት ወር መጨረሻ ድረስ ብቻ ነው፡፡ በግንቦት ወር መጨረሻ ላይ አጠቃላይ የአገሪቱ ዓመታዊ የዋጋ ግሽበት ምጣኔ 6.3 በመቶ የደረሰ ቢሆንም፣ በቀጣዮቹ ወራት ግን ከቁጥጥር ማምለጥ የጀመረ ይመስላል፡፡ አጠቃላይ የዋጋ ግሽበቱ በሰኔ ወር በፍጥነት ማሻቀቡን በመቀጠል በወሩ መጨረሻ አጠቃላይ ዓመታዊ ግሽበቱ 7.4 በመቶ ሲደርስ፣ ይህም የግሽበቱን ግስጋሴ ለመግታት እየተደረጉ ያሉ ጥረቶች ውጤታማነት እምብዛም መሆኑን ያሳያል፡፡ በመሆኑም በሐምሌ ወር አጠቃላይ ዓመታዊ ግሽበቱ ግስጋሴውን በመቀጠል 8.0 በመቶ መድረሱን ማዕከላዊ የስታትስቲክስ ባለሥልጣን በየወሩ ይፋ የሚያደርገው የአገር አቀፍ የገበያ ዋጋና የዋጋ ግሽበት መረጃ ያስረዳል፡፡ ከዚህ ቀደም 45 በመቶ ደርሶ ለነበረው አጠቃላይ የዋጋ ግሽበት ዋነኛ ምክንያት በምግብ ነክ ምርቶች ላይ የሚታይ የዋጋ ጭማሪ ነበር፡፡ ይህንንም አስመልክቶ በቅርቡ ከጋዜጠኞች ለቀረበላቸው ጥያቄ ምላሽ የሰጡት ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርያም፣ የኢትዮጵያ የዋጋ ግሽበት መነሻ ዋነኛው በምግብ ነክ ምርቶች ላይ የሚታየው የዋጋ ንረት መሆኑን ጠቁመዋል፡፡ ይህንን የዋጋ ግሽበት ያመጣው የምግብ ነክ አጠቃላይ ፍላጐትና አቅርቦት አለመጣጣም መሆኑን በመግለጽ፣ መፍትሔውም የግብርና ዘርፍ ምርታማነትን ማሳደግ መሆኑን ጠቁመው ነበር፡፡ ማዕከላዊ የስታስቲክስ ባለሥልጣን መረጃዎችም የቀድሞዎቹ ዓመታት ከፍተኛ የግሽበት መንስዔ የምግብ ነክ ዋጋ መናር መሆኑን ያሳያሉ፡፡ አሁን እየታየ ላለው የዋጋ ግሽበት ዋነኛ ምክንያት በመሆን የተጠቀሰው ግን ምግብ ነክ ባልሆኑ ምርቶች ላይ የሚታይ የዋጋ ንረት ነው፡፡ በተለይም አልባሳትና ጫማዎች፣ የቤት ቁሳቁሶችና የማስጌጫ ዕቃዎች ላይ የታየው የዋጋ ግሽበት ባለፉት ሁለት ወራት ውስጥ ለታየው ዓመታዊ የዋጋ ግሽበት ማሻቀብ ዋነኛ ምክንያት መሆናቸውን የባለሥልጣኑ ትንተና ያስረዳል፡፡ (ምንጭ፡- ሪፖርተር) የ6 አመቷን ህፃን የደፈሩት የ60 አመት አዛውንት በ14 አመት እስራት ተቀጡ *ዐቃቤ ህግ ቅጣቱ አንሷል ሲል በውሳኔው ላይ ቅሬታ አለኝ ብሏል የ6 አመቷን ህፃን አታለው ደፍረዋታል ሲል የፌዴራሉ ዐቃቤ ህግ ክስ የመሰረተባቸው የ60 አመቱ አዛውንት አቶ አምደላ ነአምሳ ጥፋተኛ ሆነው በመገኘታቸው ፍርድ ቤት በ14 አመት ከ5 ወር ፅኑ እስራት እንዲቀጡ ሲል የቅጣት ውሳኔውን አስተላለፈ። የአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ፍትህ ጽሕፈት ቤት ዐቃቤ ህግ ግን በቅጣት ውሳኔው ላይ ቅሬታ እንዳለው በመግለፅ ለፍርድ ቤቱ ደብዳቤ ፅፏል። በፌዴራሉ የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት 7ኛ ወንጀል ችሎት ግለሰቡን ጥፋተኛ ያላቸው የዐቃቤ ህግን የክስ መዝገብ መርምሮና የሰውና የሰነድ ማስረጃዎችን መርምሮ ነው። ዐቃቤ ህግ በክሱ እንዳመለከተው፤ ተከሳሽ ለአቅመ ሔዋን ካልደረሰች ልጅ ጋር የግብረ-ሥጋ ግንኙነት ለመፈፀም አስበው በሐምሌ 8 ቀን 2004 ዓ.ም በግምት ከቀኑ 7 ሰዓት ሲሆን በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ቀበሌ 14/15 ክልል ልዩ ቦታው ገብስ ሜዳ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ስሟን የማንገልጽላችሁን የ6 አመቷን ህፃን አታለውና አግባብተው ወደመኖሪያ ቤታቸው በማስገባት፤ አልጋ ላይ እንድትተኛ አድርገው የመድፈር ወንጀል ፈፅመውበታል ሲል ይከሳል። የጉዳዩን ግራና ቀኝ ሲመረምር የቆየው የፌዴራሉ የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት 7ኛ ወንጀል ችሎትም ተከሳሹ ዐቃቤ ህግ ያቀረባቸውን የሰውና የሠነድ ማስረጃዎች በአግባቡ ማስተባበል አልቻሉም ሲል ጥፋተኛ ብሏቸዋል። ፍ/ቤቱ ሐሙስ ሐምሌ 30 ቀን 2005 ዓ.ም ባስቻለው ችሎት፤ ተከሳሹ ጥፋተኛ በሆኑበት ወንጀል ላይ ቅጣት ያስተላለፈ ሲሆን፤ የወንጀሉን ደረጃ ከባድ በማለት የህፃኗን ዕድሜ እንደምክንያት ያቀረበው ፍርድ ቤቱ ከ20 አመት እስከ 22 አመት ሊያስቀጣ እንደሚችል ይጠቅሳል። ዐቃቤ ህግ ምንም አይነት የወንጀል ማክበጃ ያላቀረበ ሲሆን፤ ተከሳሹ በበኩላቸው የቤተሰብ አስተዳዳሪና ምንም አይነት የወንጀል ሪከርድ የሌለባቸው መሆናቸውን መጥቀሳቸው የቅጣት እርከኑን ዝቅ እንዳደረገላቸው ለመረዳት ተችሏል። በዚህም የቅጣት መነሻው 22 አመት ላይ እንዲያርፍ ሆኗል። የግራቀኙን አስተያየት ያደመጠው ፍርድ ቤቱም ጉዳዩን መርምሮ የ60 አመት አዛውንቱን ጥፋተኛ በተባሉበት ወንጀል በ14 አመት ከ5 ወር ፅኑ እስራትና ለአምስት አመታት በሚዘልቅ ከመምረጥ መመረጥ ህዝባዊ መብታቸው እንዲታገዱ ሲል ውሳኔ አሳልፏል። ይህ በእንዲህ እንዳለ በፍርድ ቤቱ የቅጣት ውሳኔ ደስተኛ ያልሆነው የክፍለ ከተማው ፍትህ ጽ/ቤት ዐቃቤ ህግ ቅሬታውን ጠቅሶ ደብዳቤ መፃፉንና ቅጣቱ መሻሻል እንደሚገባው ማመልከቱን ለማወቅ ተችሏል።(ምንጭ፡-ሰንደቅ) አንድነት ፓርቲ የማተሚያ ማሽን ለመግዛት ጨረታ አወጣ በሶስት ቋንቋዎች የፓርቲው ልሳኖች ይዘጋጃሉ አንድነት ለፍትህና ለዲሞክራሲ ፓርቲ የራሱን ማተሚያ ቤት ለመክፈት ባለፉት ሶስት ወራት በአገር ውስጥና በውጭ ባከናወነው የገቢ ማሰባሰቢያ ጥረት በቂ ገንዘብ ማግኘቱን በመግለጽ የማተሚያ ማሽን የግዢ ጨረታ አወጣ። በፓርቲው ሲዘጋጅ የነበረው “ፍኖተ ነፃነት” ጋዜጣ በማተሚያ ቤት እጦት እንደተቋረጠ የገለፁት የፓርቲው አመራር አባል፣ ማተሚያ ማሽን ተገዝቶ ስራ ሲጀምር “ፍኖተ ነፃነት”ም ለአንባቢያን ትደርሳለች ብለዋል፡፡ ከጋዜጣው በተጨማሪ በትግርኛና በኦሮሚኛ ቋንቋዎች የሚዘጋጁ ጋዜጦችና ሌሎች ህትመቶችንም እንደሚሰራ ፓርቲው ጠቅሶ፣ ፓርቲዎች በንግድ ስራ ውስጥ መግባት ስለማይችሉ ለግል ጋዜጦች የህትመት አገልግሎት አንሰጥም ብሏል። የሀገር ውስጥ አቅራቢዎች በጋዜጣ ላይ በወጣ የጨረታ ማስታወቂያ በቀረበው ዝርዝር መረጃ መሠረት መሳተፍ እንደሚችሉ የተናጋሩት የፓርቲው ተወካይ፤ ማሽኑን ከሀገር ውስጥ መግዛት ያስፈለገበት ምክንያት ከውጭ ተገዝቶ ሲገባ ያለውን ረጅም ጊዜ ለመቀነስና ማሽኑን በተመጣጣኝ ዋጋ ለመግዛት እንደሆነ ገልፀዋል፡፡(ምንጭ፤ አዲስ አድማስ) ከአንድ ሥጋ ቤት በተመሣሣይ ወቅት ሥጋ ገዝተው የተመገቡ ነዋሪዎች በህመም እየተሰቃዩ ነው ከአንድ ሥጋ ቤት በተመሳሳይ ወቅት ሥጋ ገዝተው የተመገቡ የልደታ ክፍለ ከተማ ነዋሪዎች በህመም እየተሰቃዩ ነው። ነዋሪዎቹ ከቆየ ደንበኛቸው ሥጋ ገዝተው ለልደት፣ ለሽምግልና፣ ለሰርግ የተጠቀሙበት ሁኔታ ቢኖርም ታዳሚዎቹም ሆነ ባለቤቶቹ በሙሉ ለህመም መዳረጋቸውን ገልፀውልናል። የልደታ ክፍለ ከተማ ነዋሪ የሆነችው ወጣት ፀሐይ ሙላቱ ቤተሰቧ ለነበረበት የሽምግልና ፕሮግራም ከሥጋ ቤቱ 25 ኪሎ ሥጋ የገዙ መሆናቸውን ገልፃ ተጠርተው የነበሩት ወደ 60 የሚጠጉት ታዳሚዎች በዕለቱ ከምሽትና ከሌሊት ጀምሮ ለከባድ ህመም የተጋለጡ መሆናቸውን ገልፃልናለች። በአመጋገብ በኩልም የተገዛውን የከብት ሥጋ ሳይሆን ዶሮ ብቻ የተመገቡ ሰዎች ግን ያልታመሙ መሆናቸው ወጣት ፀሐይ ገልፃለች። በተመሳሳይ መልኩ አቶ ተሾመ ሙላቱ የተባሉ በልደታ ክፍለከተማ የቀድሞው ወረዳ 5 የቤት ቁጥር 048 ነዋሪ ከሥጋ ቤቱ የተገዛውን ምግብ ተመግበው ለህመም መዳረጋቸውን ገልፀውልናል። ጌጃ ሰፈር የሚባል ነዋሪዎችም ከዚያው ተመሳሳይ ሥጋ ቤት ገዝተው ለልደት ዝግጅት የተጠቀሙ ነዋሪዎችም ለከፍተኛ ህመም የተዳረጉ መሆናቸውን ገልጸውልናል። የህመሙን ሥሜት በተመለከተ የገለፁልን ታማሚዎቹ በዋነኝነት ማንቀጥቀጥ፣ ማስመለስ፣ ተቅማጥ፣ የአቅም ማነስ፣ ቁርጠት የራስ ምታትና ለመግለፅ የሚያስቸግር የህመም ስሜት የፈጠረባቸው መሆኑን ገልፀውልናል። በልደታ ተክለ ሃይማኖት ክሊኒክ በተደረገላቸው ምርመራም ውጤቱ የምግብ መበከል የሚያሳይ መሆኑን የተገለፀ መሆኑን ነዋሪዎቹ ገልፀውልናል። ነዋሪዎቹ ምግቡን ከተመገቡ ቀናት ቢቆጠሩም የህመሙ ስሜት ባለመጥፋቱ የምርመራቸውን ውጤት ይዘው ወደ ክስ የሚያመሩ መሆኑን ጨምረው አመልክተዋል። (ፎቶ ለማሳያ የቀረበ – ምንጭ፡-ሰንደቅ ጋዜጣ) መንግስት የሼህ ኑሩ ይማምን ግድያና የሙስሊሙን ተቃውሞ ከአንድነት ፓርቲና ኢሳት ጋር ሊያያዝ ሞከረ መንግስት ትናንት ሼህ ኑሩን ማን ገደላቸው በሚል ርእስ በኢቲቪ በለቀቀው ዘጋቢ ፊልም ላይ አንድነት ፓርቲ የሼህ ኑሩን ግድያ ደግፎ ሰላማዊ ሰልፍ እንዲጠራ ማድረጉን የግንቦት7 ልሳን የሆነው ኢሳት ቴሌቪዥንም አሸባሪዎችን ” አይዞአችሁ በርቱ” እያለ ድጋፍ እንደሰጣቸው አንድ ግለሰብን በማናገር አቅርቧል በዘጋቢ ፊልሙ ላይ ሶስት ተጠርጣሪ ገዳዮች ቀርበው የሚናገሩ ሲሆን፣ ፊልሙ ከአንዱ ክፍል ተቆርጦ ከሌላው ክፍል እየተገጣጠመ የተቀናበረና ገዳይ የተባሉትም ከፉኛ የተደበደቡ በሚመስል መልኩ ለመናገር ሲቸገሩ ይታያል። አንድነት ፓርቲ ”የሙስሊሞችን ጥያቄና የሼክ ኑሩን ግድያ ከፖለቲካ ፓርቲዎች ጋር ማያያዝ ወንጀል ነው” በሚል ርዕስ ባወጣው መግለጫ ዘጋቢ ፊልሙ መቅረቡን በጽኑ ተቃውሞአል። ፓርቲው ፊልሙ ” የገዥውን ፓርቲ ብፅእና ከመተረክም በላይ ጉልበተኝነትንና ፍረጃን ማእከል አድርጎ ከአኬልዳማ እና ከጃሀዳዊ ሀረካት የቀጠለ በፓርቲያችን እና በዜጎች ላይ የተቃጣ ህገ ወጥ የፕሮፓጋንዳ ስራ ነው” ብሎታል፡፡ የመንግስትነት ስልጣን የያዘ አካል ሀገራዊ ችግሮችን ለምን በዶክመንተሪ ፊልም ለመፍታትና ለማዳፈን እንደሚጥር እንቆቅልሽ ሆኖብናል የሚለው አንድነት ” የሙስሊም ጥያቄ በውይይትና በመግባባት ላይ ተመስርቶ ሊመለስ እንደሚገባና የሀይል እርምጃው መቆም እንዳለበት አሳስቧል። ፊልሙ የኢህአዴግ የፍረጃ ፖለቲካ የተንፀባረቀበት፤ የተለየ ሀሳብና ጥያቄ ያቀረቡ ግለሰቦችንና ተቋማትን ማሸማቀቅ ብሎም የማጥፋት እኩይ ተግባር ማሳያ መሆኑንም ፓርቲው ገልጿል። አንድነት ፍርድ ቤት በተጠርጣሪዎች ላይ ምርመራ አድርጎ ውሳኔ ሳያሳልፍ በቴሌቪዥን ፍርድ መስጠቱ ገዢው ፓርቲ በህግ የማይገዛ አምባገነን ስለመሆኑ ግልጽ ማሳያ ሲሆን የፍትህ ስርዓቱ ልዕልናም በአንድ ቴሌቪዥን ጣቢያ መገፈፉን ገልጿል። የኢትዮጵያ ሬድዮ እና ቴሌቪዥን ድርጅት የፓርቲያችን አመራሮች በየግዜው የሚያደርጉትን ንግግሮች ሞያንና ንጹህ ህሊናን በሚያጎድፍ መልኩ እየቆራረጠ ሙሉ ትርጉሙን እንዳይዝ አድርጎ በማስተላለፍ እየፈጸመ ያለው አሳፋሪ ተግባር እንዲታረም፣ በሼህ ኑሩ ላይ የተፈጸመው ግድያ በየትኛውም አካል የተፈጸመ ቢሆንም ህገ ወጥ እና ኢሰባአዊ መሆኑን ፓርቲው ጠቅሷል።
ኪሊ ሚኖግ አውስትራሊያዊ ዘፋኝ ፣ ተዋናይ እና የዘፈን ደራሲ ናት ፡፡ በሙያዋ ጊዜ ሁሉ በፋሽንም ሆነ በሙዚቃ ስሟን እንደገና በመፍጠር የታወቀች ነበረች ፡፡ እሷ የፖፕ ልዕልት በመባል ትታወቃለች ”፡፡ የሚስብ የኪሊ ሚኖግ አህያ ስዕሎች ሾልከው ወጣ ካይሊን የማያውቁ ከሆነ ከዚያ ወደ እናትዎ ጡት መመለስ ያስፈልግዎታል ፡፡ እዚህ ለመሆን በጣም ወጣት ነዎት ፡፡ በእኛ ዘመን የወሲብ አዶ ነበረች ፡፡ በሙዚቃዎ generous ለጋስ ብቻ ሳትሆን ሰውነቷም ጭምር ነበር ፡፡ ቆንጆ የ ‹ኬሊ ሚኖግ› የራስ ፎቶዎች ከ ​​‹Instagram› የማይደፈርስ ሰውነቷን በሁሉም ክብሯ ውስጥ እናየዋለን ፡፡ እሷ ቡቢዮ allን ሁሉ እንዲወጣ የሚያደርግ እና የማይረባ ነገር የማይሰጥ ዓይነት ነበረች ፡፡ በጣም መጥፎ እሷ አንድ አስደሳች ቢኪኒ አካል አልነበረውም ከዚያ ይልቅ ቀጭን የቆዳ አህያ ሕፃን ነበር ፡፡ አስገራሚ የኪሊ ሚኖግ ቢኪኒ ፎቶዎች ተገለጡ የ 51 ዓመቷ የባሕር ዳርቻዎች በቢኪኒ ታችኛው ክፍል ላይ እየተንቆጠቆጠች የምትቆይ ጠፍጣፋ አህያ ነች ፡፡ ደህና ፣ አብዛኞቹ ጠማማዎች አንድ በጣም ወጣት ወይም አዛውንት ትክክል ከሆነ በእውነት ግድ የላቸውም? ቆንጆ የኪሊ ሚኖግ ቀይ ምንጣፍ ፎቶ-ቀንበጦች ያ ካልረካዎት ከቀድሞ ፍቅረኛዋ ጋር ተፋጅታ በታየችበት የወሲብ ቴፕዋ ላይ አሽቀንጥረው ይሂዱ ፡፡ ኪሊ ሚኖግ ያን ያህል ሉቅ ላይሆን ይችላል ነገር ግን የልጅነት ጊዜያችንን በታላቅ የሙዚቃ ችሎታዋ ዋጋ እንዲሰጣት በማድረግ አሁንም አከብራታለሁ ፡፡ ዝርዝር ሁኔታ
እጅግ መረን በለቀቀ ሁኔታ የኢትዮጵያን የመንግሥት ሥልጣን ተቆጣጥሮ የነበረው የተገንጣይ ወንበዴዎች ቡድን እና በዚሁ የተገንጣይ ቡድን ስም አገር ሲገዛ የኖረው ትህነግ/ህወሓት በአሁኑ ወቅት በሚኒስትሮች ም/ቤት ያለው ኅልውና ሊከሰም ጥቂት ነው የቀረው። የጠ/ሚ/ር፣ የውጭ ጉዳይ፣ የመከላከያ (ኤታ ማዦር ሹም)፣ የማስታወቂያ (በኋላ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን የተባለው) ወዘተ ሚኒስቴር መሥሪያ ቤቶችን በብቸኝነትና በማንአለብኝነት ለበርካታ ዓመታት ሲቆጣጠር የነበረውን የተገንጣይ ቡድን በሚኒስትሮች ም/ቤት ትወክለው ነበረችው ፈትለወርቅ ገብረእግዚአብሔር ከሥልጣኗ ተወግዳለች። የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት የላከውን መረጃ የኦሮሚያ ብልጽግና ፓርቲ አማርኛ ልሳን በፌስቡክ አረጋግጧል። የህወሓት የፖሊትቢሮ አባልና የደብረጽዮን ምክትል የሆነችው ፈትለወርቅ (ሳሞራ የኑስ ባወጣላት የበረሃ ስሟ “ሞንጆሪኖ” ተብላ የምትጠራው) በሚኒስትሮች ም/ቤት የህወሓት ሥራ አስፈጻሚ ብቸኛ ተወካይ ነበረች። ሌላኛዋ የህወሓት አባል ያለም ጸጋዬ የትህነግ የሥራ አስፈጻሚ አባል ባትሆንም ህወሓትን በሚኒስትሮች ም/ቤት የምትወክል ብቸኛዋ ሆና ቀጥላለች። ህወሓት ጠፍጥፋ በሠራቻቸው ፓርቲዎች የመሠረተው ኢህአዴግ የተባለው ድርጅት ወደከርሰ መቃብር ከወረደ በኋላ አባልና አጋር የተባሉት ፓርቲዎች በሙሉ በመዋሃድ ብልጽግና ፓርቲን ሲመሠርቱ ትህነግ/ህወሓት ብቻዋን አልቀላቀልም በማለት እንደስሟ ተገንጥላ ቆይታ ነበር። በመጨረሻም ብልጽግናን አልቀላቀልም፣ ንብረቴን መልሱልኝ በማለት መግለጫ ማውጣቷ ይታወሳል። የፌዴራሉንና በአጠቃላይ የኢትዮጵያን ከፍተኛ የሥልጣን ቦታዎችን ያለገደብ እና ያለበቂ ዕውቀትና የትምህርት ዝግጅት (አለ ተብሎ የተመዘገበውም በግዢ ከዲግሪ ወፍጮቤቶች የተመረተ ነው) በግፍ ሲገዛ የነበረው የተገንጣይ ወንበዴዎች ቡድን ከምኒልክ ቤተመንግሥት ከተወገደ በኋላ የትግራይን ሕዝብ አግቶ በአፈና እየገዛ ይገኛል። ሰሞኑን የተነሳበት ሕዝባዊ ተቃውሞም የትግራይ ሕዝብ ይህንን የጥቂቶች ቡድን ከላዩ ለመጣል ፈር የሚቀድ ሊሆን ይችላል የሚል ግምት ተሰጥቶታል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ፤ ፈትለወርቅን በሦስት መሥመር ደብዳቤ ካባረሯት በኋላ በምትኳ የቀድሞው የንግድ ሚ/ር የነበሩትን መላኩ አለበልን በሚኒስትርነት ሾመዋል። ህወሓትን አልፈልግም ብለው የወጡትና አገርበቀል መፍትሔዎችን በማመንጨት የ3.5 ሚሊዮን ብር ተሸላሚ የሆኑት አብርሃም በላይ (ዶ/ር)፤ ጌታሁን መኩሪያን (ዶ/ር) በመተካት የኢኖቬሽን እና የቴክኖሎጂ ሚኒስትር ሆነው ተሾመዋል። ጌታሁን የትምህርት ሚ/ር ሆነዋል። በፈትለወርቅ መነሳት ከፍተኛ ክስረት የደረሰባት ትህነግ/ህወሓት ጉዳዩን ከሕዝብ ጋር ጠብ የመጫሪያ ስልት አድርጋ ለመጠቀም የሞከረችው የተሳካ ባይሆንም ከምርጫው በኋላ ብልጽግና እንደ ፓርቲ የመንግሥትን ሥልጣን የሚይዝ ከሆነ የህወሓት ኅልውና ላንዴና ለመጨረሻ ጊዜ ከፌዴራል መንግሥት ተወግዶ እንደ ፈጣሪዋ መለስ የሙት ዓመቷን ራሷ እየዘከረች የምትኖር ትሆናለች በማለት በፌስቡክ ገጻችን ለጎልጉል አስተያየታቸውን የላኩ ተሳልቀዋል።
ሰሞኑን በ ታይዋን ውስጥ የአዲሱ ዘውድ ምርመራዎች አንድ ቀን ከ 10,000 በላይ አል ed ል. ከ 99% የሚበልጡ ጉዳዩ ከ 99% የሚበልጡ ቢሆኑም አሁንም የሕዝቡን ፍርሃት ይደግፋል, እናም ፈጣን ምርመራው በአጭር ጊዜ ውስጥ ነው. በታይዋን ውስጥ የህዝብ አስተያየት ተወካይ \"የጀርመንኛ ምራቅ ፈጣን ማጣሪያ / \ \" የሚል ጀርመኖች \"\" ከመሄድዎ በፊት በየቀኑ በየቀኑ ማለት ይቻላል በየቀኑ ፈጣን ምርመራ ማድረጉ ነው ብለዋል, ግን ይህ ከ እውነት. በሚያዝያ ወር ውስጥ ተግባራዊ በሆነው የጀርመን አዲሱ የፀረ-ወረርሽኝ ሕግ መሠረት ጭምብሮች ከእንግዲህ ወደ ብዙ መደብሮች ለመሄድ አይጠየቁም, ምግብ ቤቶችም ለድህረ-ወረርሽኝ ወረቀቶች በይፋ የክትባት እና አሉታዊ የሙከራ ውጤቶችን ማረጋገጫ አያስፈልጉም. (DAN የቻይንኛ ድር ጣቢያ) ሐሙስ (ኤፕሪል 28) በታይዋን ውስጥ በአዲሱ ዘውድ የተረጋገጠ የአዲስ ዘውድ ቁጥር ለመጀመሪያ ጊዜ 10,353 ደርሷል. ከጀርመን ተሞክሮ በመፈረድ, በ 2021 እና በ 2022 መጀመሪያ ላይ በጀርመን ውስጥ የኢንፌክሽኖች ብዛት በ የኦክሮን ተለዋዋጭ ቫይረስ ከፍ ያለ, በመጋቢት 2022 በአንድ ቀን የተረጋገጡ ምርመራዎች ብዛት ከ 300,000 በኋላ ነበር. የጀርመን አቢስዌይግስ ከፍተኛ ኢንፌክሽን ባህሪያትን ቢጽፍም, የጀርመን አዋጅ ሱቆች በሱቆች, በሱቆች እና በት / ቤቶች ውስጥ ጭምብሎች የማጭመር ፍላጎቶችን ማስገደድ በመጋቢት መጨረሻ ላይ ብዙ የኮሮኒዮስስ ገደቦችን ከፍ ለማድረግ ወስነዋል. የጀርመን ጤና ሚኒስትር ኮርኤል ደቡብ ሎግቤር ካል ተናግረዋል. ሌሎች የተለዋወጡ ገደቦችን ለመደነቅ የሚረዱ ሌሎች ክርክሮች በተጨማሪ የክትባት ሽፋን, ከፍተኛ ኢንፌክሽን ተመኖች ቢሆኑም ከባድ የህመም መጠን ያላቸው ናቸው. በጀርመን ዩኒቨርሲቲ በጀርመን ዩኒቨርሲቲ የተባለ የአዲስ ዘውድ ቫይረስ ከተገለበጠ በኋላ በመደበኛነት የጀርመን ሰዎች የአደጋ ችሎታ, የአዳዲስ ዘውድ ቫይረስ እምነት የሚጣልበት የእርሳስ ፕሮጀክት ነው. ምንም እንኳን የአዲስ ዘውድ ኢንፌክሽኖች ቁጥር እየጨመረ የነበረ ቢሆንም, የአዲስ ዘውድ የተያዙ ሰዎች ብዛት, የአዲሶቹ ዘውድ የሳንባ ምችዎች ቁጥር እንደሚበዛባቸው ያምናሉ. እናም አነስተኛ የመከላከያ እርምጃዎችን ወስደዋል. የጥናቱ ዘገባ የጀርመን ማህበረሰብ ይበልጥ ዘና እንዲል መሆኗን ጠቁሟል እናም ቁጥራቸው አናሳ እና ያነሱ ሰዎች የአዲሲው ዘውድ ቫይረስ ስጋት ይሰማቸዋል. በአጠቃላይ, \"ኦክሮን መለስተኛ ምልክቶች \" የተለመደ እይታ ሆኗል. የጀርመን ወረርሽኝ መከላከል የጀርመን ወረርሽኝ መከላከል \"ዜሮ \" ዜሮ አይደለም, እና ዋናው ግብ የሕክምና ስርዓቱን መውደቅ ለማስወገድ ነው. የአዲሱን ዘውድ ወረርሽኝ ገደቦች ከጀመሩ ከሶስት ሳምንት በኋላ ባለሙያዎች በእያንዳንዱ የፌዴራል ሁኔታ ውስጥ ከፍተኛ እንክብካቤ አሃዶች እና የሆስፒታል መተኛት ዋጋዎች ቀንሷል. \"ይህ በማኒች ዩኒቨርሲቲ ውስጥ የስታቲስቲክስ ፕሮፌሰር\" ይህ ዘላቂ ውጤት ያለው, \"ሄልሙ ኬቼሆፍ (ኮርነር) ኮርፖሬሽን (ቢ) ተጠቅሷል. አሁንም በጀርመን ውስጥ ያለው ወረርሽኝ አሁንም እያደገ ነው, እና ለትጋት እና ለክረምት ሁኔታዎች የረጅም ጊዜ ትንበያዎችን ለማድረግ አስቸጋሪ ነው. ሮበርት እንዳሉት. ከኮች ኢንስቲትዩት (ሪኪ) ውስጥ በጀርመን የተያዙ ሰዎች ብዛት በጀርመን በ 24 ሰዓታት ውስጥ በ 240 ሰዓታት ውስጥ በ 240,104, ከ 100,000 የሚበልጡ የኤፕሬሽኖች ብዛት 130,104 ሲሆን 130,104, ከ 100,000 የሚሆኑ ሰዎች. የእያንዳንዱ የፌዴራል መንግሥት ፖሊሲዎች የተለያዩ ናቸው, እናም ወረርሽኝ የመከላከያ መመሪያዎች እና የፈተና ቅጦች በበሽታው ወረራ እና መውደዶች ጋር ያለማቋረጥ እየተለዋወጡ ናቸው. የጤና እንክብካቤ ሰራተኛ እ.ኤ.አ. መጋቢት 9 ቀን 2021 በዱር ክሪስደን, በጀርመን ውስጥ በሚገኘው ዱርታይድ ድንኳን ውስጥ ነፃ ፈጣን የፀረ-አሪጂግ ምርመራን ይደግፋል. ጀርመኖች በየቀኑ በየቀኑ ወጥተው የሚያረጋግጡ ናቸው? ጀርመኖች የአካባቢውን ሁኔታ ለመረዳት በተቆዩበት ቦታ መሠረት ጀርመኖች በየቀኑ ማለት ይቻላል አልወጡም. በአሁኑ ወቅት ጀርመን ብዙውን ጊዜ በቤት ውስጥ በፍጥነት ማያ ገጽ ላይ \"; ወረርሽኝ የመከላከል ፖሊሲ ዘና ከማለት በፊት, ከሱ super ርማርክሮች ውጭ ወደ ምግብ ቤቶች የሚገቡ ሰዎች, የህዝብ መጓጓራቸውን ይዘው ይሳተፉ ወይም በተወሰኑ እንቅስቃሴዎች ውስጥ መካፈል አለባቸው. , በተለይም ያልተቆረጡ ወይም የተጎዱ ክትባቶችን ያልተቀበሉ ሰዎች. በተጨማሪም የበለጠ ጠንቃቃ የሆኑ ሰዎች በቤት ውስጥ ወይም በግል ስብሰባዎች በፊት በፍጥነት የማጣሪያ ጣቢያዎች ይሞላሉ. ባለፈው ዓመት ጀርመን ወደ ሕዝባዊ ቦታዎች, ሱቆች, ምግብ ቤቶች, ምግብ ቤቶች, እና የህዝብ መጓጓዣ በሚወስዱበት ጊዜ የሚገናኙትን ሁኔታ ለመቆጣጠር የጀርመን ጸሐፊ 3 ጂ, 2 ጂ እና 2 ግ. 3 \"ለ\" ክትትል, ተፈወሰ, የተፈወሰለት \"የምስክር ወረቀት, 2\" ለ \"ክትባቶች, 2G ይቆማል, እና 2G + በ 2G ንዑስ ክፍል ላይ ከፍ ያሉ ጥይቶች ወይም ፈጣን ምርመራ ማድረግ ይፈልጋል. ከኤፕሪል ጀምሮ የፌዴራል መንግስታት ደንቦቻቸውን ቀስ በቀስ ፈትተዋል, እና ብዙ ቦታዎች የ 2 ጂ ወይም 3 ጂ የምስክር ወረቀቶችን ማምረት አይፈልጉም. አረጋዊ የሙከራ አንቲጂንግ ይግዙ ምርጥ አረጋዊ ፈተና ፈጣን ፈተና የሚቀያይሩ ዋጋ alat ለሽያጭ በኤ.ፒ.ኤ. ኢቱ በጥጥ ፈተና የሚቀያይሩ ለሽያጭ alat ፈተና የሚቀያይሩ APA ive ፈጣን የሙከራ ፈተና ፈጣን ፈተና የሚቀያይሩ አቅራቢ alat ለሽያጭ በጥጥ ፈተና የሚቀያይሩ harga ለሽያጭ በኤ.ፒ.ኤ. yg dimaksud ፈጣን ፈተና የሚቀያይሩ ምርጥ የስድብ ምርመራ አንቲጂን ሃሪጋ
የሲያትል የህዝብ ትምህርት ቤቶች (SPS) የተማሪ መሳሪያዎች የትምህርት አመቱ ከማጠናቀቁ በፊት ወደ ትምህርት ቤትዎ መመለስ አለባቸው።የሲያትል የህዝብ ትምህርት ቤቶች መሳሪያዎ እና መለዋወጫዎች ካልተመለሱ፣መቀጮ ለመክፈል ይጠየቃሉ። ተማሪዎች መመለስ የሚያስፈልጋቸው የሲያትል የህዝብ ትምህርት ቤቶች መሳሪያዎ እና መለዋወጫዎች አብዛኞቹ ተማሪዎች የሲያትል የህዝብ ትምህርት ቤቶች መሳሪያቸውን ይመለሳሉ። በመከር ወቅት በሲያትል የህዝብ ትምህርት ቤቶች የማይመዘገቡ ተማሪዎች በሙሉ። በሲያትል የህዝብ ትምህርት ቤቶች የበጋ ትምህርት ፕሮግራሞች የሚማሩ ተማሪዎች ያሁኑን መሳሪያ ይመልሱ እና ለየሲያትል የህዝብ ትምህርት ቤቶች የበጋ የትምህርት ፕሮግራሞች ሌላ መሳሪያ ይሰጣሉ። የሲያትል የህዝብ ትምህርት ቤቶች የበጋ ትምህርት ፕሮግራሞች የተራዘመ የትምህርት ዓመት (Extended School Year (ESY)) የማካካሻ አገልግሎቶች (Recovery Services)፣K-8 Summer Staircase፣ወይ Credit Retrieval ያካትታል። ልዩ ሁኔታዎች፡ የሲያትል የህዝብ ትምህርት ቤቶች የትምህርት መሳሪያዎችን በበጋው ወቅት ማቆየት የሚችሉ ተማሪዎች ተማሪዎ በሲያትል የሕዝብ ትምህርት ቤቶች አካባቢ የማይስተናገደውን የበጋ ትምህርት ፕሮግራም የሚከታተል ከሆነ (ምሳሌ Upward Bound at Seattle University) ማሳሰብያ:የሲያትል የህዝብ ትምህርት ቤቶች የትምህርት መሳሪያ በበጋው የትምህርት ፕሮግራም መጨረሻ ላይ ሲመለስ የሚሰረዝ ቅጣት በመለያዎ ላይ ያያሉ።ለዚህ የትምህርት መሳርያ ለመመለስ እባክዎን Student TechLine በ 206-252-0100 ወይም በlaptops@seattleschools.orgያነጋግሩ። ተማሪዎ እንደ የAAMA Student Leadership Council ያሉ የዲስትሪክት የተማሪ አመራር ኮሚቴ አባል ከሆነ። ተማሪዎ የልዩ ፍላጎት ትምህርት አገልግሎቶችን የሚያገኝ ከሆነ እና የግላዊ የትምህርት ፕሮግራም አካል የሆነ መሳሪያ ካለው።ተማሪዎች በIEPቸው መሰረት ሊጠቀሙበት የሚችሉ በየቴክኖሎጂ አገልግሎቶች ዲፓርተመንት(Department of Technology Services) እና/ወይም በየልዩ ፍላጎት ትምህርት አጋዥ ቴክኖሎጂ( Special Education Assistive Technology) የተሰጠ መሳርያ (በተለምዶ ደማቅ አረንጓዴ ታግ ያለው። በትምህርት አመቱ መጀመሪያ ላይ እንደተገለጸው መሳሪያው ወይም መለዋወጫ ዕቃው ካልተመለሰ በተማሪው መለያ ላይ ቅጣት ይጣልበታል።ትምህርት ቤትዎ ከዚህ በታች ከተዘረዘሩት ማናቸውንም መለዋወጫዎች ካላወጣ፣እንዲከፍሉ አይደረጉም።
ሕብረት ኣፍሪካ ዓለም ለኸ ቤት ፍርዲ ገበን ንመራሒ ሊብያ ሞኣመር ጋዳፊ ተኣሲሮም ንክቐርቡ ምስዘሕለፎ ዉሳነ ከምዘይተሓባበር ኣፍሊጡ።ኣብ ልዕሊ መራሒ ሊብያ ዝቐረበ ናይ ማእሰርቲ ትእዛዝ ነቲ ጎንፂ ፍታሕ ንምርካብ ንዘካይዶ ፃዕሪ ኣዚዩ ከምዘተሓላልኾ’ውን ይገልፅ። ኮምሽነር ሕብረት ኣፍሪካ ዢን ፒንግ እቲ ቤት ፍርዲ ብምዕራባዊያን ሓያላት ኣብ ዒራቕ፡ ኣፍጋኒስታንን ፓኪስታንን ዝፍፀሙ ገበናት ዕሽሽ ብምብል ኣብ ኣፍሪካ ጥራሕ ዝተፈፀሙ ገበናት ምክትታሉ ኣድላዊ መርገፂ ኣለዎ ይብሉ። ጋምቢያዊ ዳኛ ፋቶ ቤንሰውዳ ምኽትል ዓቃቢ ሕጊ ዓለም ለኸ ቤት ፍርዲ /ICC/ እየን።ንሰን ኣፍሪካ ኣንፃር ኣይ.ሲ.ሲ እተቕርቦ መከራኸሪ ነጥቢ ክንደይ ኣፍሪካዊያን ናብቲ ቤት ፍርዲ ይመፁ ከምዘለው ናብ ጎኒ ዝገደፈ እዩ ይብላ። ብፍላይ ድማ ከም ኣፍሪካዊት ጛል ኣንስተይትን ዝበዝሑ እቶም ጎንፅታት ኣብ ኣፍሪካ ይፍፀሙ ከምዘልው ዝፈልጥን ሰብ በቲ ኣበሃህላ ከምዝሓዝና ይገልፃ። ነቶም ዝቐረቡ ናይ ማእሰርቲ ትእዛዛት ዕሽሽ ንኽብልዎም ንኣባላቱ ዝፀውዐ ሕብረት ኣፍሪካ ሕዚ’ውን መብዛሕቲኦም መራሕቲ ኣፍሪካ ኣብቲ ቤት ፍርዲ እምነት ከምዘይብሎም ዘርኢ እዩ። ካብ 53 ሃገራት ኣፍሪካ እተን 31 ሃገራት እቲ ቤት ፍርዲ ንኽጣየሽ ዝፈረማ እንትኾነ ኩለን ንናይ ጋዳፊ ናይ ማእሰርቲ ትእዛዝ ኣይንቕበልን እንተ ኢለን ድማ ስራሕ እቲ ቤት ፍርዲ ክድርቶ እዩ። ምኽትል ዓቃቢ ሕጊ ቤንሰውዳ እቲ ቤት ፍርዲ ስርሑ ንኸይሰርሕ ምኽልካል ማለት ንናይ ስልጣን ብልሽውና ምሕላቕ ማለት እዩ ይብላ። ዋና ዓቃቢ ሕጊ ኣይ.ሲ.ሲ ሊዊስ ሜረኖ ኦካምፖ ኣብ ልዕሊ ሞኣመር ጋዳፊ ምርመራ ንኽካየድ ዝወሰነ እቲ ቤት ፍርዲ ኣይኮነን ይብሉ።እቲ ውሳነ ናይጀሪያ፡ጋቦንን ደቡብ ኣፍሪካን ብኣባልነት ዝርከባሉ ምሉእ ውሳነ ቤት ምኽሪ ፀጥታ ሕቡራት መንግስታትን ከምዝኾነ ይገልፁ። ዕለታዊ ፈነወ ድምጺ ኣመሪካ 26/11/2022 ፈነወ ትግርኛ ቀዳም ድምጺ ኣሜሪካ ፈነወ ቛንቛ ትግርኛ ካብ ሶኑይ ክሳብ ሰንበት ይፍነው። ፈነወ ቛንቛ ትግርኛ ካብ ሶኑይ ክሳብ ዓርቢ ብዕለታዊ ዜና ይጅምር፥ እዋናዊ ጉዳያትን ሰሙናዊ መደባት'ውን የጠቓልል ።ቀዳምን ሰንበትን ኣብቲ ሰሙን ዝተፈነው መደባት ብምድጋም ፈነወ ቛንቛ ትግርኛ ይኻየድ።
በአሁኑ ጊዜ ሥራውን እንደገና መጀመር እና ማምረት ያለማቋረጥ እየቀጠለ ነው.በኤሌክትሪክ መረቦች ቁጥጥር ስር ባለው የኤሌክትሪክ ፍጆታ መሰረት ብረታ ብረት ያልሆኑ ብረታ ብረት ኢንዱስትሪዎች የኤሌክትሪክ ፍጆታ ባለፈው አመት መደበኛ ደረጃ ላይ ደርሷል.በፋርማሲዩቲካል፣ ኬሚካል፣ ብረት፣ ኤሌክትሮኒክስ እና ሌሎች ኢንዱስትሪዎች ያለው የኤሌክትሪክ ፍጆታ ከመደበኛው ደረጃ ከ80% በላይ አገግሟል።ትራፊክ በመደበኛነት እየሰራ ነበር።የኤሌክትሪክ ኃይል ማመንጫ ፕሮጀክቶች ግንባታም በንቃት እየገሰገሰ ነው። የቻይና-ላኦስ የባቡር መስመር የሃይል አቅርቦት ፕሮጀክት በመገንባት ላይ ነው። ለቻይና ላኦስ የባቡር መስመር የውጭ ሃይል አቅርቦት ፕሮጀክት የመጀመሪያው የኤሌክትሪክ ማማ ፋውንዴሽን ግንባታ ሰኞ እለት የተጠናቀቀ ሲሆን ፕሮጀክቱ ወደ ሙሉ የግንባታ ደረጃ የገባ መሆኑን ያሳያል።የላኦስ ክፍል የቻይና-ላኦስ የባቡር መስመር በሰሜን ከላኦስ-ቻይና ድንበር ወደብ ከቦቲን 414 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ በደቡብ የላኦስ ዋና ከተማ እስከ ቪየንቲያን ይደርሳል።የባቡር መስመሩ የሚገነባው በቻይና ማኔጅመንት እና ቴክኒካል ደረጃዎች ሲሆን፥ የዲዛይን ፍጥነት በሰአት 160 ኪሎ ሜትር ነው።በዲሴምበር 2021 ይጠናቀቃል እና ለትራፊክ ክፍት ይሆናል። ጓንግዶንግ፡ የሼንዘን-ዞንግ ቻናል ሱፐር ፕሮጄክት ያለችግር እየሄደ ነው። ሼንዘን-ዞንግ ቻናል ዓለም አቀፍ ደረጃውን የጠበቀ ድልድይ፣ ደሴት፣ የዋሻ መተላለፊያው የከርሰ ምድር ትስስር ክላስተር ፕሮጀክት፣ የፐርል ወንዝን ምሥራቃዊ እና ምዕራባዊ ጎን የሚያገናኝ የብሔራዊ “13ኛው የአምስት ዓመት” ዋና ፕሮጀክት ነው።የኢንጂነሪንግ ግንባታ ፍላጎቶችን ለማሟላት የኃይል አቅርቦት ክፍል የ qiaotou ማከፋፈያ ጣቢያን አዘጋጅቷል። የልጥፍ ሰዓት፡- ጁላይ-20-2022 እኛ ማንናቸው? ኩባንያው በምስራቅ ቻይና ፕሮፌሽናል ነጋዴዎች ውስጥ ነው: planking ||ዝቅተኛ ቅይጥ የታርጋ Gao Jiangang |Gao Qiangban |የቧንቧ ብረት ሳህን ||ቦይለር ኮንቴይነር ከውጪ የገቡ የመልበስ ሳህን ||የአየር ሁኔታ መቋቋም ሳህን መልበስ-የሚቋቋም ሳህን |||ድልድይ የታርጋ ግፊት ዕቃ ብረት ሳህን ኦሪጅናል ቁሳዊ መጽሐፍ, የጉምሩክ ቁጥጥር የምስክር ወረቀት, የውሸት አንድ ማካካሻ አሥር. ወዴትያግኙን? ቢሮ፡ ክፍል 1408፣ ህንፃ 7፣ አለም አቀፍ የፋይናንስ ማዕከል፣ ዶንግቻንግ ምስራቅ መንገድ፣ ዶንግቼንግ ስትሪት፣ ሊያኦቼንግ የኢኮኖሚ እና ቴክኖሎጂ ልማት ዞን፣ ሻንዶንግ ግዛት
ከእህታችን ኩባንያ ኢቭል ጋር እኛ ሙሉ የመቆለፊያ ፣ የአጥቂዎች ፣ የክሬም ሥርዓቶች ፣ የሾጣጣ እና የመዝጊያ መቆለፊያዎች ፣ መያዣዎች ፣ ማጠፊያዎች እና ሌሎች የመቆለፊያ ስልቶችን ልንሰጥዎ እንችላለን። ከመደበኛ የምርት መስመር ከመስጠት ጋር ፣ በተሽከርካሪዎ ዲዛይን ውስጥ በቀላሉ የሚዋሃደውን የመቆለፊያ ስርዓትን ለትክክለኛ ዝርዝሮችዎ ማበጀት እንችላለን። ሎጂስቲክስ የኃይል-ፓከር ሎጂስቲክስ በደንበኞች መርሆዎች መሠረት ይፈጸማል ፣ ይህም ለደንበኞቻችን ከፍተኛውን የተጨማሪ እሴት ያረጋግጣል። ከሎጂስቲክስ አጋሮቻችን ጋር ተጣጣፊ እና ለግለሰብ የደንበኛ መስፈርቶች የተስማሙ የሎጂስቲክስ መዋቅሮችን እናዘጋጃለን። እነዚህ በጠቅላላው ከጫፍ እስከ ጫፍ ባለው የአቅርቦት ሰንሰለት ውስጥ ከፍተኛውን አሰላለፍ እና ቅልጥፍናን ይፈቅዳሉ። ከአውቶሞቲቭ ጎራ የተሻሉ ልምዶች የመቋቋም አቅምን በሚጠብቁበት ጊዜ ዘንበል ያለ የአቅርቦት ሰንሰለትን በማሻሻል በሁሉም የሎጂስቲክስ ሂደቶች ውስጥ ይተገበራሉ። ዓለም አቀፋዊ መገኘት ፣ ወቅታዊ የአይቲ ግንኙነት ፣ ዝርዝር የትራንስፖርት ትንተና እና የማሸጊያ አስተዳደር አነስተኛ ዋጋን መሠረት ብቻ ሳይሆን የአረንጓዴ ሥራዎችን ይደግፋል። ምርት የእኛ የምርት መምሪያዎች ዋና ዓላማ ከፍተኛ ጥራት ፣ ከፍተኛ ተጣጣፊነትን እና ወጪዎችን በመቀነስ ምርቶቻችንን በወቅቱ ማድረስን ማስቻል ነው። እንደ ካይዘን ፣ በሂደት ቁጥጥር (ፖካ ቀንበር) እና በአጠቃላይ የመሣሪያዎች ውጤታማነት ያሉ ዘመናዊ ቴክኒኮችን በመተግበር የእኛ የምርት ስርዓት ቀጣይ መሻሻል ከሌሎች መካከል ነው። የምርት መስመሮች እና የሱቅ ወለል ሎጂስቲክስ ልማት ከእኛ የምርት ልማት ጋር በአንድ ላይ ናቸው።
በብሉይም ሆነ በሐዲስ ኪዳን ቤተ ክርስቲያን ሥርዓት መንፈሳዊ አገልጋዮች ልዩ ልዩ የመዓርግ ስሞች ይሰጧቸዋል። ሊቀ ካህናት፣ መምህራን፣ ነቢያት፣ ሐዋርያትና ደቀ መዛሙርት የሚሉትን እንደ ምሣሌ መውሰድ እንችላለን። እነዚህ መዓርጋት የየራሳቸው አመክንዮ አላቸው። ነገር ግን አገልግሎትን መጠቀሚያ በሚያደርጉ ምንደኞች ዘንድ እነዚህና ሌሎች መዓርጋት ከመንፈሳዊ ዓላማ በፍፁም ባፈነገጠ መልኩ ምዕመናንን ለመበዝበዝ፣ ሥጋዊ ተቀባይነትን ለማግኘትና ለመሳሰለው ሥጋዊ ዓላማ ሲውል ማየት የተለመደ ነው። በዚህች የአስተምህሮ ጦማር ከመዓርግ ስም አሰጣጥና አጠቃቀም ጋር የተያያዙ ጉዳዮችን ከመጽሐፍ ቅዱስ ትምህርት፣ ከቤተ ክርስቲያን ትውፊትና በዘመናችን ካሉ ቅሰጣዎች አንፃር እንዳስሳለን፣ በተጠየቃዊ አቀራረብም ተገቢ ነው የምንለውን የመፍትሔ ሀሳብ እናቀርባለን። የጌታችን ትምህርት ስለ መዓርጋት አጠቃቀም በዘመናችን የምናየው በመዓርግ ስም የመሸቀጥ ልማድ በዘመነ ብሉይ በነበሩ ጻፎች፣ ፈሪሳውያንና ሌሎች የአይሁድ ሊቃናት ዘንድ የተለመደና በጌታችን ትምህርት የተወገዘ ነበር። ጌታችን አምላካችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በዚህ ምድር ላይ እየተዘዋወረ በሚያስተምርበት ወቅት ለደቀ መዛሙርቱ “ፈሪሳውያን በገበያም ሰላምታና፡— መምህር ሆይ፡ መምህር ሆይ፡ ተብለው እንዲጠሩ ይወዳሉ። እናንተ ግን፡— መምህር ተብላችሁ አትጠሩ፤ መምህራችሁ አንድ ስለ ሆነ እናንተም ሁላችሁ ወንድማማች ናችሁ። አባታችሁ አንዱ እርሱም የሰማዩ ነውና በምድር ላይ ማንንም፡— አባት፡ ብላችሁ አትጥሩ። ሊቃችሁ አንድ እርሱም ክርስቶስ ነውና፡— ሊቃውንት፡ ተብላችሁ አትጠሩ። ከእናንተም የሚበልጠው አገልጋያችሁ ይሆናል።”(ማቴ 23:7-11) በማለት አስተምሯል። ጌታችን ለደቀ መዛሙርቱ ይህንን ያላቸው መዓርጋት ጭራሽ አያስፈልጉም ለማለት አይደለም። ደቀ መዛሙርቱን “መምህራን” አድርጎ የሾማቸው ራሱ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ነው። “እናትና አባታችሁን አክብሩ” ብሎ ሕግን የሰራ ጌታ “በምድር ላይ ማንንም አባት ብላችሁ አትጥሩ” ሲል የተናገረበትን ምክንያት መመርመርና በሚገባ መረዳት ያስፈልጋል እንጂ በጥራዝ ነጠቅ ንባብ መቆነፃፀል አይገባም። የጌታችን ትምህርት ዓላማ በየዘመናቱ የሚመጡ የቤተ ክርስቲያን አካላት የሆኑ መምህራንና ምዕመናን ስምና ግብር ለየቅል የሆነባቸውን ፈሪሳውያንን እንዳይመስሉ (ፈሪሳውያን ከተግባር ይልቅ እይታን የሚወዱ እና ከፍብለው መታየትን የሚመርጡ እንጂ ሃይማኖትን ከምግባር ጋር የያዙ ስላልነበሩ) ለማስጠንቀቅ የተነገረ ነው። የቤተ ክርስቲያንን መዓርግ ለሥጋዊ ክብር የሚጠቀሙትን ሁሉ “በገበያ ሰላምታ መምህር ሆይ! መምህር ሆይ!” መባል በመውደዳቸው ፈሪሳውያንን የወቀሰ የጌታ ቃል ይወቅሳቸዋል። የቤተ ክርስቲያን “መምህር” መሆናቸውን ዝቅ ብሎ ለማገልገል ሳይሆን “በምዕመናን ላይ ለመንገሥ” የሚጠቀሙበትን ምንደኞች “ሁላችሁ ወንድማማቾች ናችሁ”፣ የበላይና የበታች የለም የሚለው የጌታ ቃል ይገስፃቸዋል። በምዕመናን ላይ በእረኝነት፣ በጠባቂነት የተሾሙ አባቶች አባትነታቸው እንደ ጌታችን፣ እንደ ሐዋርያት ዝቅ ብሎ እግር ለማጠብ (ለማገልገል) መሆኑን ረስተው አባትነትን የክብር፣ የገንዘብና የፖለቲካዊ ተደማጭነት ማግኛ መሰላል ሲያደርጉት “አባታችሁ አንዱ እርሱም የሰማዩ ነውና በምድር ላይ ማንንም አባት ብላችሁ አትጥሩ።” የሚለው አምላካዊ ትዕዛዝ ይወቅሳቸዋል። ምዕመናንን ለማስተማር፣ የመናፍቃንን ክህደት በመለየት እውነተኛውን የቅዱሳት መጻሕፍት አስተምህሮ ለማፅናት “ሊቃውንት” የተባሉ የቤተ ክርስቲያን ከዋክብት በክብር ከተጠሩበት አገልግሎት ይልቅ ለራሳቸው ምድራዊ ታዋቂነት ወይም ለሌሎች አካላት “ድለላ መሰል” ሥራ ለመሥራት ክብራቸውን በነውር ቢለውጡ “ሊቃችሁ አንድ እርሱም ክርስቶስ ነውና ሊቃውንት ተብላችሁ አትጠሩ።” የሚለው የቅዱስ መጽሐፍ ንባብ ከክብር ይለያቸዋል። የመዓርግ ስሞች በቤተ ክርስቲያን ትውፊት በዘመነ ብሉይ እንደነበረው በዘመናችንም ብዙ ለእውነት የሚተጉ መምህራንና ካህናት ቢኖሩም ሳይገባቸው የቤተ ክርስቲያንን የመዓርግ ስም ይዘው ቤተ ክርስቲያን ከምትጠብቅባቸው በተቃራኒ የሚያደርጉ ወይም የቤተ ክርስቲያንን መዓርግ ለሥጋዊ ዓላማ የሚጠቀሙ አሉ። የመዓርግ ስሞች የሚሰጡት ለመንፈሳዊ አገልግሎት ነው። ይህም የአገልጋዩን የአገልግሎት ድርሻ ለመግለጽ ነው። በአብዛኛው የመዓርግ ስም የሚሰጡትም ብጹዓን ሊቃነ ጳጳሳት ናቸው። ለምሳሌ ያህል የሚከተሉት ስሞች የደብር አለቆችን፣ መምህራን ሌሎች ሊቃውንትን የመዓርግ ስሞች ያሳያሉ። የደብር አስተዳዳሪዎች (አለቆች) የመዓርግ ስም ከሚያገለግሉበት ደብር ስም ጋር ተያይዞ መልአከ ሰላም፣ መልአከ ብርሃን፣ መልአከ አሚን፣ መልአከ ምህረት፣ መልአከ ገነት፣ መልአከ ፀሐይ፣ መልአከ ኃይል፣ መልአከ ጽዮን… ወዘተ ይባላል። “መልአክ” ማለትም “አለቃ” ማለት ነው። የገዳም አስተዳዳሪዎችም አበምኔት (ጸባቴ -ለደብረ ሊባኖስ፣ ንቡረ ዕድ -የአክሱምና የአዲስ ዓለም አለቃ ) ይባላሉ። እንዲሁም ሊቀ ሥልጣናት (የመንበረ ጸባዖት ቅድስት ሥላሴ አለቃ)፣ ሊቀ ሊቃውንት (የበዓታ ገዳም አለቃ)፣ ሊቀ ካህናት (የካህናት ሹም) ይባሉ ነበር። የደብር የክህነት አገልግሎት የመዓርግ ስሞች ደግሞ መምሬ (የምዕመናን መሪ፣ አስተማሪ፣ የንስሐ አባት)፣ ቀሲስ/ቄስ (አገልጋይ)፣ ቄሰ ገበዝ (የቤተ ክርስቲያን ነዋየ ቅድሳት ጠባቂ)፣ ሊቀ ዲያቆናት (የዲያቆናት አለቃ)፣ ዲያቆን (ለተልዕኮ የሚፋጠን የቄስ ረዳት፣ የምዕመናን አገልጋይ) ናቸው። ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ግን በአጥቢያ ቤተ ክርስቲያን ለሚያገለግሉ ቀሳውስት፣ ዲያቆናት፣ ሰባክያነ ወንጌል፣ የአማርኛ መዝሙር (የካሴት) ዘማርያን እና ምዕመናን ጭምር የመዓርግ ስም እየተሰጠ ይገኛል። የአብነት ትምህርት ቤት መምህራን የመዓርግ ስሞች ደግሞ መጋቤ ምሥጢር (የቅኔ መምህር)፣ መጋቤ መዝሙር (የዝማሬ መዋስዕት፣ የአቋቋም መምህር)፣ መጋቤ ብሉይ (የብሉይ ኪዳን መምህር)፣ መጋቤ ሐዲስ (የሐዲስ ኪዳን መምህር)፣ መጋቤ መምህራን (የሊቃውንት መጻሕፍት መምህር)፣ መጋቤ ምክር (የመጽሐፈ መነኮሳት መምህር)፣ መጋቤ ስብሐት (የምዕራፍና ጾመ ድጓ መምህር)፣ መጋቤ ላዕካን (የፊደል ንባብ መምህር) … ወዘተ ይባላሉ። “መጋቢ” ማለት መምህር ወይም አስተማሪ ማለት ነው። የሊቅነት፣ የመዘምርነት የመዓርግ ስሞች ደግሞ ሊቁ (የአራቱ ጉባዔያት ሊቅ)፣ ሊቀ ማእምራን (አጠቃላይ ዕውቀት ያለው)፣ ሊቀ ጉባዔ (የሐዲስና የብሉይ መምህራን አለቃ)፣ ሊቀ ጠበብት (የጠቢባን የበላይ)፣ ሊቀ መዘምር (የመዘምራኑ አለቃ)፣ ርዕሰ ደብር (የደብሩ ጸዋትወ ዜማ ሊቅ)፣ መሪ ጌታ (የአቋቋም፣ የጸዋትወ ዜማ ይትበሐልን ጠብቆ የማኅሌትን ሥርዓት የሚመራ)፣ ቀኝ ጌታ (በቀኝ በኩል የሚቆም የጸዋትወ ዜማ ሊቅ)፣ ግራ ጌታ (በግራ በኩል የሚቆም የጸዋትወ ዜማ ሊቅ) ….ወዘተ ናቸው። የመነኮሳት ገዳማውያን የመዓርግ ስሞች ደግሞ ቆሞስ (ምንኩስና ሰጭ፣ ታቦት ባራኪ)፣ አበምኔት (የገዳም አስተዳዳሪ)፣ እመምኔት (የመነኮሳይት አስተዳዳሪ)፣ አኀው (ወንድሞች መነኮሳት)፣ አኀት (እኅቶች መነኮሳይት)፣ ሊቀ ምርፋቅ (ስለገዳሙ ጉዳይ የሚሰበስብ አለቃ)፣ ሊቀ ረድ (በገዳም መነኮሳትን የሚረዱ መነኮሳት ሹም)፣ ሊቀ መጣኒ (መጋቢ፣ የመጋቢዎች አለቃ) ናቸው። ከመዓርግ ስሞች ጋር የተያያዙ ችግሮች የመዓርግ ስም ለሚገባው አገልጋይ ሲሰጥ የተገባ ነው። በተለይም ቤተ ክርስቲያንን በልዩ ጸጋ ያለዋጋ የሚያገለግሉ፣ ዕድሜአቸውን ለአገልግሎት የሰጡ ካህናትና መምህራን ከገንዘብና የቁሳቁስ ጥቅም ይልቅ ቤተ ክርስቲያን ለአገልግሎታቸው ያላትን ፍቅርና አክብሮት በምትገልጥበት መጠሪያ ሲጠሩ የማይደሰት ይኖራል ብለን አናስብም። ይሁንና ስምና ግብር የማይገጥመበት መዓርግ የጥቅማ ጥቅም ማስከበሪያ፣ ሰዎችን ማታለያ የሚሆንበት ክፉ ልማድ እየተንሰራፋ መምጣቱ የአደባባይ ነውር ሆኗል። ከዚህ አንጻር ከመዓርግ ስሞች ጋር የተያያዙ ችግሮችን በሦስት ደረጃዎች ከፍሎ ማየት ይቻላል። የመጀመሪያው ችግር ከስሙ አሰጣጥ ሂደት ጋር የሚያያዝ ነው። ይህም የመዓርግ ስም ሲሰጥ ብዙም ከትምህርት ዝግጅትና ከአገልግሎት ድርሻቸው ጋር አብሮ የማይሄድ ወይም የማይገናኝ ሲሆን አንዳንድ ጊዜም መንፈሳዊነት ለጎደለው ዓላማ በጠያቂው ፍላጎት መሰጠቱ ነው። አስተዳደራዊ ተፅዕኖ ላላቸው (አምባገነንና ነገር አመላላሽ በሆኑት ይብሳል) ዲያቆናት ለካህናት የተለመደውን “መልአከ ሰላም፣ መጋቤ ሃይማኖት…” የሚል መዓርግ ሲሰጥ ጤናማ እንዳልሆነ የታወቀ ነው። አልፎ አልፎም ለአንዳንድ ክህነታቸውና እምነታቸው ጭምር አጠያያቂ ለሆነ “መምህራን” “አጥማቂያን”፣ ምንኩስናቸውን ትተው ጋብቻ ለመሠረቱ፣ በድጋሜ ጋብቻ ምክንያት ክህነታቸውን ለተው እንዲሁም በሌሎች ምክንያቶች አርዓያነት ለሌላቸው ሰዎች ሲሰጥ ይስተዋላል። በአንዳንድ ቦታዎችም የመዓርግ ስሞችን በየጊዜው የመቀያየር ሁኔታ ይታያል። ምንም የአገልግሎት ድርሻና አጥቢያ ወይም የክህነት ሥልጣን ለውጥ በሌለበት የመዓርግ ስም መለወጥ ለአገልጋዮችና ለምዕመናን ግርታን ይፈጥራል። የቀደሙት አባቶች ከትህትናቸው የተነሳ የመዓርግ ስም ለመቀበል እንኳን ብዙ ተለምነው ነበር። አሁን ግን ከዚህ በተቃራኒው እየሆነ ነው ያለው። ሁለተኛው ችግር ከስሙ አጠቃቀም ጋር የተያያዘ ችግር ነው። የመዓርግ ስሞች ለአገልግሎት እንዲውሉ ታስቦ የሚሰጡ ቢሆኑም የውዳሴ ከንቱ ተደርገው መወሰዳቸውና ከአገልግሎት ይልቅ “መጠሪያ” ብቻ መሆናቸው ነው። በተለይም በዚህ ዲጂታል ዘመን የመዓርግ ስሞች ራስን ማስተዋወቂያ ዋና መሣሪያ ሆነው ይገኛሉ። የቀደሙት አባቶች ከትህትናቸው የተነሳ የመዓርግ ስማቸውን ይደብቁ ነበር። ዛሬ ግን የመዓርግ ስም መድረክ ማድመቂያ፣ ለፖለቲካና ለሌሎች ማኅበራዊ ጉዳዮች ተንታኝነት ካባ፣ የማኅበራዊ ሚዲያ ገፅ ማስተዋወቂያና የረባ ይዘት የሌላቸውና በፍጥነት ለሚፈለፈሉ መጻሕፍት ማሻሻጫ ሆኖ ማየት ያሳዝናል። ሦስተኛው ደግሞ ለመዓርግ ስሞች ካለ የተሳሳተ አመለካከት የሚመነጭ ነው። የዚህም ምክንያት በምዕመናን ዘንድ በመዓርግ ስሞች ላይ ካለው አነስተኛና የተሳሳተ ግንዛቤ ነው። የመዓርግ ስሞች የአገልጋዩን ሁለንተናዊ የበላይነት (ልዕልና) ለማሳየት የሚሰጡ አይደሉም። እንዲሁም የአገልጋዩን ቅድስና ማሳያም አይደሉም። በተጨማሪም “የሁሉን አዋቂነት” ማረጋገጫም አይደሉም። የመዓርግ ስሞች የአንድ አገልጋይን የመንፈሳዊ አገልግሎት ድርሻ ብቻ የሚገልጹ ናቸው። እነዚህንና ሌሎች ተያያዥ ችግሮችን ለመረዳት የሚከተሉትን ማሳያዎች እንደምሳሌ አቅርበናል። ማሳያ 1: “ለየት ያለ” የመዓርግ ስም መፈለግ የመዓርግ ስም ከበዛ በኋላ፣ ቀላል የማይባል ቁጥር ያለው ምዕመንም ስሞቹን በተላመደ ጊዜ በስም የሚነግዱት ሰዎች “ለየት ያለ” ስያሜን ሲፈልጉ ይስተዋላል። ብዙዎቹም “ስም የሚሰጣቸው” በቲፎዞዎቻቸው አቅራቢነት፣ አንዳንዴም “ይሄ ይሻለኛል፣ ይሄ ይቅርብኝ” ብለው በመደራደር ነው። እነዚህ ሰዎች ከሌሎች የተለየ ስም በመያዛቸው “የገበያ ዋጋቸውን” መጨመር የሚፈልጉ ነጋድያን ናቸው። የቀደመው የቤተ ክርስቲያን ትውፊት እንደሚያስረዳን የተለየ የመዓርግ መጠሪያ ለተወሰኑ አገልጋዮች በልዩ ሁኔታ የሚሰጥ፣ አጠቃቀሙም ለመንፈሳዊ ዓላማ መሆኑን እንረዳለን። ይሁንና ከቅርብ ጊዜያት ወዲህ ሁሉም ካህናት፣ ሰባክያን ወይም ዘማርያን “የመዓርግ ስም ያስፈልጋቸዋል” የሚል ያልተፃፈ ልማድ ይስተዋላል። የቤተ ክርስቲያን አገልግሎት በምንደኞች የተነሳ መስመሩን ሲስት ከሚታወቅባቸው መንገዶች አንዱ በሥርዓት መጻሕፍትም ሆነ በደገኛ የቤተ ክርስቲያን ትውፊት ማብራራት የማይቻል ይሆናል። በአንድ ወቅት አስተምህሮ ስለ አለባበስ ባወጣችው ጦማር ሰባክያንና ዘማርያን “የአገልግሎት” እያሉ የሚጎትቱትን ዘባተሎ ቀሚስና ሀብል ስትሞግት “ወንዶች ዘማርያን ካሴት በማውጣት ወይም በዐውደ ምሕረት በመዘመር ወይም እንዲሁ በፈቃዳቸው ቀሚስና ሀብል የሚጎትቱ ከሆነ በተመሳሳይ አገልግሎት ያሉ ሴት አገልጋዮች ከሌሎች አብያተ ክርስቲያናት የተኮረጀውን ቀሚስና ሀብል ቢለብሱ የሚኖረው ምላሽ ምን ይሆን?” ብላ ጠይቃ ነበር። በተመሳሳይ መልኩ ለወንዶች ዘማርያን በየመንገዱ የሚታደለው መዓርግ አልባ የመዓርግ ስም ለሴቶቹ የሚከለከልበት አመክንዮ ምንድን ነው ብለን እንጠይቃለን። የዚህ አመክንዮአዊ ሙግት ዓላማ ሴቶች አገልጋዮችም ስማቸውና የሚገባ ቀሚሳቸውን ትተው የሽንገላ መዓርግና የማስመሰል “ቀሚስ ወይም ስካርፍ” እንዲያገለድሙ አይደለም። ይልቁንስ የቤተ ክርስቲያንን አገልግሎት የግለሰባዊ ተክለ ስብዕና መገንቢያ፣ ደምቆ መታያ ለሚያደርጉ ሁሉ “የምናደርገው ትክክል ነውን?” ብለው ራሳቸውን እንዲመረምሩ ለመርዳት (Aha moment ለመፍጠር) ነው። ማሳያ 2: “በእደ ገብሩ ካህን” መባልን እንደንቀት መቁጠር በቤተ ክርስቲያናችን ሥር እየሰደደ የመጣውን የመዓርግ “አምልኮ” ከሚያሳዩን ተደጋጋሚ ኩነቶች አንዱ በጸሎተ ቅዳሴ ጊዜ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ያልተፃፈ ሕግ ሆኖ የሚታይ ልማድ ነው። በጸሎተ ቅዳሴ ፍጻሜ ሠራዒው ዲያቆን “አድንኑ አርእስቲክሙ ቅድመ እግዚአብሔር አምላክነ በእደ ገብሩ ካህን ከመ ይባርክሙ/ በባርያው (በአገልጋዩ) ካህን እጅ ይባርካችሁ ዘንድ ራሳችሁን በእግዚአብሔር ፊት ዝቅ (ዘንበል) አድርጉ።” ይላል። የመዓርግ አምልኮ በገነነባቸው ቦታዎች “ካህን” የሚለው መጠሪያ ዝቅ ያለና የሚያሳንስ ስለሚመስላቸው ገባሬ ሰናዩ ካህን መነኩሴ ከሆነ “በእደ ገብሩ መነኮስ”፣ ቆሞስ ከሆነ “በእደ ገብሩ ቆሞስ”፣ ጳጳስ ከሆነ “በእደ ብፁዕ ሊቀ ጳጳስ”፣ ፓትርያሪክ ከሆነ “በእደ ቅዱስ ፓትርያሪክ” እያሉ ማዜም እየተለመደ ነው። ያገቡ ቀሳውስት ሆነው “በልዩ ሁኔታ መጠራት” የሚፈልጉት ደግሞ “በእደ ገብሩ መምህር” ያስብላሉ። ብዙዎችም “ካህን” ሲባሉ “ክብር የተወሰደባቸው” ይመስላቸዋል፣ የባሰባቸውም “ስህተት ነው!” ብለው ያርማሉ ወይም ያሳርማሉ። ይህ ልማድ በቀደመው የቤተ ክርስቲያን ልማድ ያልነበረ የክህነትን መሠረትም የሚፃረር ፈሪሳዊ ልማድ ነው። ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስን “ሊቅ ሊቀ ካህናት” ብለው የሚጠሩ መነኮሳት፣ ቆሞሳትና ጳጳሳት “ካህን” መባል ካሳፈራቸው ክህነታቸው እንደ ዋኖቻችን ምዕመናንን ለማገልገል ሳይሆን በምዕመናን ለመገልገል ያስመስልባቸዋል። በአንዳንድ ቦታዎች ደግሞ ጳጳሳትና ፓትርያሪኮች “ገብረ እግዚአብሔር” መባል የለባቸውም የሚል በሚመስል አስተሳሰብ “በእደ ገብሩ ካህን” ከሚለው ውስጥ “ገብር” እና “ካህን” የሚሉትን ትተው “በእደ ብፁዕ ሊቀ ጳጳስ” ወይም “በእደ ቅዱስ ፓትርያርክ” በማለት መሠረታዊውን አስተምህሮ “ለመዓርግ አምልኮ” ይሰውታል። ቀዳስያን መሥዋእታቸው የሚያርገው በክህነታቸው፣ በአገልጋይነታቸው እንጂ በመዓርግ ስማቸው ወይም በስልጣን ደረጃቸው አይደለምና። ከጌታው የሚበልጥ አገልጋይ አገልግሎቱ ለማን ነው?! ማሳያ 3: መዓርግ መደርደር እንደ ሱስ በቤተ ክርስቲያን ዐውደ ምህረት ለማስተማር ወይም መልእክት ለማስተላለፍ የሚቆሙ አገልጋዮች በጉባዔው ያሉትን የመዓርግ ስም ያላቸውን መዓርግ አልባ ውዳሴ ፈላጊዎች ሁሉ በተደጋጋሚ መጥራት (overuse) እየተለመደ መጥቷል። በመዓርግ ስማቸውም ላይ (አንዳንድ የሕዝብ እንደራሴዎች በልማድ እንደሚቀጽሉት ያለ) “ክቡር” የሚል ሌላ ቅጥያ መጨመርም እንዲሁ ተለምዷል። በአጠቃላይ “ብጹዓን አባቶች፣ አበው ካህናት፣ አኀው ዲያቆናት እንዲሁም ምዕመናን” ብለው የሚጠሩም በይፋ የማይገለጥ ተግሳፅ ሲደርስባቸው አስተውለናል። “ክርስቲያን፣ ምዕመን” መባልማ ባልተፃፈ ሕግ እንደ ትልቅ “ስድብ” ይቆጠራል። ይህ ሁሉ የማስመሰል ጋጋታ የሥጋ እንጂ የመንፈስ ፍሬ አይደለም። ይልቁንስ ራስን የማግነን አምልኮ ጣዖት ነው። የአንዳንዶችም የዘመናዊ ትምህርት/የሙያ መዓርግና የመንፈሳዊ መዓርግ በአንድነት (ለምሳሌ ቀሲስ ዶ/ር፣ ዲያቆን ዶ/ር፣ ቀሲስ ኢንጂነር ….ወዘተ) በቤተ ክርስቲያን ሲጠራ ይታያል። አንድ በሙያው ዶክተር የሆነ ቄስ በቤተ ክርስቲያን አገልግሎት ለቡራኬ ሲነሳ ቅስናውን እንጂ ዶክተርነቱን መግለፅ ምንም ተገቢነት (relevance) የለውም። ይሁንና ዓለማዊ መዓርጋትን ከዓለማውያን መድረኮች ባልተናነሰ አሰልቺ በሆነ መልኩ አብዝቶ የመጠቀም (boring overuse) ልማድ በቤተ ክርስቲያን ዐውደ ምሕረቶች ይስተዋላል። ዶክተር፣ ኢንጅነር፣ መምህር፣ አርክቴክት፣ አካውንታንት፣ ኢኮኖሚስት፣ ረዳት ፕሮፌሰር፣ አርቲስት፣ አክቲቪስትና የመሳሰሉትን ዓለማዊ መዓርጋት ከቤተ ክርስቲያን መዓርጋት ጋር በመቀላቀልም ሆነ እንዲሁ በዐውደ ምሕረት መጠቀም የደረስንበትን የሞራል ዝቅታና መንፈሳዊ ክስረት የሚያሳዩ ናቸው። እነዚህ ቢያንስ የዘመናዊውንና የቤተ ክርስቲያንን የመዓርግ ስሞች በየቦታቸው ቢጠቀሙ የተሻለ ይሆናል። በተጨማሪም ይህ የመዓርግ ስም ሱስ አንዳንድ አገልጋዮች በመዓርግ ስማቸው ብቻ “መልአከ እገሌ” እየተባሉ እስኪጠሩ አድርሷቸዋል። በሌላ በኩል ሃይማኖታዊ ባልሆኑ ጉዳዮች ላይ በመገናኛ ብዙኃን ወጥተው የግላቸውን አመለካከት የሚያንጸባርቁና ፖለቲካዊ ትንታኔ የሚያቀርቡ ሳይቀር በቤተክርስቲያን የመዓርግ ስማቸው በተደጋጋሚ ሲጠቀሙ ይታያል። የጀርመን ናዚዎች በሁለተኛው የዓለም ጦርነት ወቅት የፈፀሟቸውን ዓለም የተጸየፈው ጭፍጨፋ እንደ መልካም ተሞክሮ የሚጠቅስ ሰው በአደባባይ ሀሳቡን ሲናገር ለማሳረጊያ “ግሩም ነው አባታችን መልአከ ምናምን” ይባልለታል። የመልአከ ምናምን መጠሪያና ክፋትን እየተነተኑ “ይፍቱኝ ይባርኩኝ” መባባል ዓላማው የቤተ ክርስቲያንን መዓርግ ለማኅበራዊ ተቀባይነት የማስገበር የተጠና (calculated) አሰራር ነው። ይህም የተሰጣቸውን የመዓርግ ስም ለሌላ ዓላማ መጠቀም (misuse) ነው። ይህ አካሄድ ሄዶ ሄዶ አገልጋዮችን ክብር የሚያሳጣና ምዕመናን የሚጥሉባቸውን አመኔታ (trust) የሚሸረሽር ይሆናል። ማሳያ 4: ራስን በመዓርግ የመደለል ክፉ ልማድ እውነተኛ አገልጋዮች የመዓርግ ስም የሚያገኙት የትምህርት ማረጋገጫቸው፣ የአገልግሎት ዝግጅታቸውና መንፈሳዊ ሕይወታቸው ታይቶ ነው። የመዓርግ ስም የሚሰጣቸውም በአገልግሎታቸው ከበፊቱ ይልቅ የበለጠ እንዲተጉ ለማድረግ ነው። የቤተ ክርስቲያኒቱን የአብነት ትምህርት በሚገባ ሳይማሩ በመድረክ ላይ ባላቸው ታይታ ብቻ የመዓርግ ስም የሚያገኙ ግን “ብማርስ ከዚህ የተሻለ ምን አገኛለሁ?” ወደሚል ራስን የማታለል አዝማሚያ ይወሰዳሉ። ራሳቸውንም ብዙ ምስጢር ጠንቅቀው ከተማሩት ያስተካክላሉ። ተሳስታችኋል ሲባሉ እንኳን መታረም ውርደት ስለሚመስላቸው ልባቸውን እልከኛ ያደርጋሉ። በስነ-ምግባርም እንዲሁ ያስቸግራሉ። ከእነዚህም የተነሳ እውነተኛው አገልግሎት ይሰደባል። ይህን ራስን በመዓርግ የመደለል ክፉ ልማድ ለማስረዳት የሚከተለውን እውነተኛ ታሪክ እንደ ማሳያ እንውሰድ። በአንድ አጥቢያ ቤተ ክርስቲያን ካህናትና ምዕመናን መካከል አስተዳደራዊ አለመግባባት ይከሰታል። ይህን ችግር ለመፍታትም የሚመለከተው ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስና የሚራዷቸው አገልጋዮች አለመግባባት ወዳለባት አጥቢያ ይሄዳሉ። በነበረው ውይይት የደብሩ አስተዳዳሪ አስተሳሰብና የሊቀ ጳጳሱ ልዑካን ሀሳብ መጣጣም አልቻለም። በዚህ ሰዓት ሊቀ ጳጳሱ የተናገሩት ንግግር ማኅበረሰባችን ምን ያክል “የመዓርግ እስረኛ” መሆኑን የታዘብንበት ነበር። ሊቀ ጳጳሱ የካህኑን ክህነት “ማገዳቸውን” ለማሳወቅ እንዲህ አሉ “እስከ አስር ቆጥረን እስክንጨርስ ካልተስማማህ ከዛሬ ጀምሮ ‘አቶ’ ብየሃለሁ።” ክህነትን ‘አቶ’ ከመባልና ካለመባል ወይም ከስም በፊት የመዓርግ ዘባተሎ ከመዘርዘር ጋር የሚያገናኝ አስተሳሰብና አሰራር ራስን በመዓርግ የመደለል ክፉ ልማድ ማሳያና መገለጫ ሆኗል። የመፍትሔ ሀሳቦች መፍትሔ 1: የመዓርግ ስም ለሚገባው ብቻ ይሰጥ ከሚስተዋሉት ችግሮች አንጻር የመዓርግ ስም አሰጣጥ ሂደትን በመፈተሽ ለሚገባው ብቻ ይሰጥ ዘንድ እናሳስባለን። የመዓርግ ስሞች ሲሰጡም አብረው የሚሰጡ መመሪያዎች (Terms and conditions) በግልጽ ሊታወቁ ይገባል። ከመዓርግ አልባ የመዓርግ ስሞች ጋር የተያያዘው ችግር ከቤተ ክርስቲያን ባሻገር በሀገራችን ኢትዮጵያ ባሉ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የሚታየው “የክብር ዶክትሬትን ለፖለቲካዊ ዓላማ፣ ለብሔርና መሰል ማኅበረሰባዊ ወገንተኝነት ማሳያ” የመጠቀም ልማድ ነፀብራቅ ነው። “በክብር ዶክትሬት” ስም የሚደረገውን አሳፋሪ እሽቅድምድም በቤተ ክርስቲያን ካለው “የመዓርግ ሽሚያ” ጋር በንፅፅር ካየነው የቤተ ክርስቲያኑ ቢከፋ እንጂ አይሻልም። “የክብር ዶክትሬት” የሚሰጠው በታወቁ ዩኒቨርስቲዎች እንደሆነ ይታወቃል። የቤተ ክርስቲያን መዓርግ ግን አሁን ባለው ልማድ ምንም ተጠያቂነት በሌለው መልኩ በየአጥቢያው አስተዳዳሪዎች ጭምር ሲታደል እናስተውላለን። አብዛኞቹ ዩኒቨርስቲዎች ከነችግሩም ቢሆን ተለይቶ የታወቀ “የክብር ዶክትሬት አሰጣጥ መመሪያ” አላቸው። በቤተ ክርስቲያን ግን የቀደመው ትውፊት በልማድ ከጥቅም ውጭ ሆኗል። እርሱን የሚተካ ወይም የሚያፀና የታወቀ ሕግና ሥርዓትም የለም ማለት ይቻላል። የሥርዓት ቤት መሆን የነበረባት ቤተ ክርስቲያን ነገሮች በልብ ወደድ የሚደረጉባት ሆናለች። ስለሆነም የመዓርግ ስም ማን ይሰጣል? ለማን ይሰጣል? መመዘኛዎቹ ምን መሆን አለባቸው? አጠቃቀሙስ ምን መምሰል አለበት? የሚሉት ጉዳዮች ቢቻል በታወቀ ሥርዓት መመራት አለባቸው። ቢያንስ ግን ካህናትና ምዕመናንን ባሳተፈ መንገድ እንጂ የምንደኛ አለቆችና ጥቅመኛ ምዕመናን መነገጃ እንዳይሆን በአጥቢያ ደረጃም ቢሆን እየተመረመሩ ማለፍ አለባቸው እንላለን። መፍትሔ 2: የመዓርግ ስም ለመንፈሳዊ አገልግሎት ብቻ ይዋል የመዓርግ ስሞች ለተለየላቸው የቤተ ክርስቲያን አገልግሎትን ለማመልከት ብቻ እንዲውሉና ከተፈቀደው ውጭ እንዲሁም ቤተ ክርስቲያን በቀጥታ በማታዝዛቸው ሥራዎች እንዳይውሉ ማድረግ ይገባል። አንድ ሰው “መጋቤ ሐዲስ” መባሉ ብቁ የማኅበራዊ ጉዳዮች ተንታኝ አያደርገውም። ከቤተ ክርስቲያን አገልግሎት ጋር ባልተገናኙ ጉዳዮች የቤተ ክርስቲያን ሊቃውንት ሱታፌ ማድረጋቸው የተገባ ነው፣ የሚያስነቅፍ ግብር እስካልተቀላቀለበት ድረስ። ይሁንና በእነዚህ መሰል ተሳትፎዎች የቤተ ክርስቲያንን መዓርግ መጠቀም “የራሳቸውን ሀሳብ በቤተ ክርስቲያን ልብስ ጠቅልለው እንደማቅረብ” ይቆጠራል። በግል ስማችሁ መጠራትን እንደ ስድብ የምትቆጥሩ ሁሉ “መምህር፣ ሊቅ፣ አባት ተብላችሁ አትጠሩ” ያለውን የጌታ ቃል አስቡ። ቤተ ክርስቲያን የሰጠቻችሁን የመዓርግ ሰም ለቤተ ክርስቲያን አገልግሎት ብቻ አውሉት። ለሌላው የራሱ ሰዎች አሉት። እናንተም በከበረ አዕምሯችሁ ተሳተፉ። ነገር ግን ራሳችሁን ችላችሁ ቁሙ እንጂ ደካማ አስተሳሰብን በቤተ ክርስቲያን ስም አሽጋችሁ በማቅረብ በእናንተ ድክመት ቤተ ክርስቲያንን አታሰድቧት። መፍትሔ 3: የመዓርግ ስምን ያለአግባብ የሚጠቀሙ ይታረሙ መዓርጋትን ከልክ ባለፈ ሁኔታ መጠቀም መዓርጋቱን መቀለጃ በማድረግ በተገቢው መልኩ መዓርጉን ለተቀበሉትና ለሚጠቀሙበትም ሊቃውንት አሳፋሪ ይሆናል። የቤተ ክርስቲያንን መሰረታዊ አስተምህሮ የማያውቅን ሰው “መጋቤ ብሉይ፣ መጋቤ ሐዲስ፣ ሊቀ ማእምራን ወዘተ” ብሎ መሰየምም ሆነ መጥራት በሚገባ መልኩ ለተሰየሙትና ለሚጠሩበት ሊቃውንት ስድብ ይመስላል። የመዓርግ ስም የሚሰጡ አባቶች በሀገረ ስብከታቸው ያሉትን አገልጋዮች በመከታተል የመዓርግ ስም ያለአግባብ የሚፈልጉ/የሚጠቀሙ ወይም የመዓርግ ስም ይዘው የሚጠበቅባቸውን አገልግሎት ሳይፈጽሙ ሲገኙ የእርምት እርምጃ መውሰድ ይገባቸዋል እንላለን። መዓርግ የሚሰጥ ብቻ ሳይሆን ያለ አግባብ ሲጠቀሙበት የሚወሰድ መሆን አለበት። ለመዓርግ አሰጣጥ ሥርዓት እንዳለው (ሊኖረው እንደሚገባ) ሁሉ አጠቃቀሙም በሥርዓት መመራት አለበት። መፍትሔ 4: በመዓርግ ስም ዙሪያ ያለውን ግንዛቤ እናሳድግ አስተሳሰቡ ያደገ፣ መጠየቅና መመለስ የሚችል ምዕመንና ካህን ያላት ቤተ ክርስቲያን ነፋስም ቢነፍስ፣ ዝናምም ቢዘንም ትጸናለች እንጂ አትናወጥም። በአንፃሩ ምዕመናንን እንደ ተከታይ እንጂ አዕምሮ እንዳለው ፍጥረት፣ መሪውንም መምሪያውንም መመርመር እንደሚችሉ የማይገነዘብ፣ አሠራሩንም አካሄዱንም በዚህ መልኩ የማይቃኝ የቤተ ክርስቲያን አስተዳደር ቤተ ክርስቲያንን በድቡሽት ላይ የሚተክል ሰነፍ ግንበኛን ይመስላል። ለጊዜው በድቡሽት ላይ የተመሠረተው ቤት ትልቅ መስሎ ሊታይ ቢችልም የመናፍቅነት ነፋስ፣ በዝናም የሚመሰል የምድር ኃያላን ፈተና በመጣ ጊዜ አወዳደቁ አያምርም። ስለሆነም በሌሎች የዘመናችን የቤተ ክርስቲያን ችግሮች ላይ እንደምናደርገው (ልናደርገው እንደሚገባው) ሁሉ የመዓርግ ስም ምንነት እና ለአገልግሎት ያለውን አጠቃቀም በሚመለከት የአገልጋዮችና የምዕመናንን ግንዛቤ ማሳደግ ይገባል እንላለን። ይህን ካደረግን የመዓርግ ስሞች እውነትም ባለ መዓርግ ይሆናሉ። በአንፃሩ ደግሞ በተለመደው ልማድ በመዓርጋት መነገድ ከቀጠልን በመዓርግ አልባ መዓርጋት ቤተ ክርስቲያንን እናሰድባለን። አምላከ ሊቃውንት የቤተ ክርስቲያንን መዓርጋት ለሚገባቸው ብቻ በታወቀ ተገማች ሥርዓት ተጠቅመን ቤተ ክርሰቲያን በመዓርግ አልባ መዓርጋት እንዳይቀለድባት ማድረግ የምንችልበትን ጥበብ፣ ማስተዋልና መንፈሳዊነት ያድለን። አሜን።
በሲሊንደር ውስጥ የታሸጉ ተጨማሪ እና ተጨማሪ ምርቶች አሉ።የወረቀት ቱቦዎችበገበያው ውስጥ, እና የተሳተፈው ኢንዱስትሪም በጣም ሰፊ ነው, ስለዚህም ትናንሽ አጋሮች የትኞቹ ምርቶች ለሲሊንደር የወረቀት ቱቦዎች ተስማሚ እንደሆኑ ማወቅ አይችሉም.በቅርብ ጊዜ, ብዙ ጓደኞች ጠየቁ: የፕሮቲን ዱቄት በሲሊንደሪክ የወረቀት ቱቦዎች ውስጥ ማሸግ ይቻላል?ለማወቅ እንውሰዳችሁ። ሁላችንም እንደምናውቀው, የፕሮቲን ዱቄት አንድ ዓይነት የዱቄት ምግብ ነው, ይህም በማከማቻ ጊዜ እርጥበትን ይፈራል, ስለዚህ ማሸጊያዎችን ለመዝጋት ጥብቅ መስፈርቶች አሉት.እንደ ተለምዷዊ የወረቀት ማሸጊያ, ጥብቅነቱ ሁልጊዜም አሳሳቢ ነው.እንደ የወረቀት ማሸጊያ አይነት, ሲሊንደሪክየወረቀት ጣሳዎችበወረቀት ማሸጊያ ላይ የሸማቾችን አመለካከት ቀይረዋል። የሲሊንደሪክ ወረቀት ይችላልበሲሊንደሪክ ባለ ሶስት አቅጣጫዊ መዋቅር ውስጥ ተሞልቷል, ይህም በጣም ጥሩ የማሳያ ውጤት አለው.በተጨማሪም, የወረቀቱ ማሸጊያ መዋቅር ውስብስብ ነው.በተለያዩ የቴክኖሎጂ ሂደቶች መሰረት, የተለያዩ አይነት ወረቀቶች ከተለያዩ ተግባራዊ ባህሪያት ጋር ማሸግ ይችላሉ.የተለያዩ የወረቀት ቅርጾችን ማሸግ በሚፈቀደው ወሰን ውስጥ የተወሰኑ ልዩነቶች አሉ.በምርት ባህሪያት መሰረት ተገቢውን የወረቀት መያዣ መምረጥ አለብን. ለዱቄት ምግቦች እንደ ፕሮቲን ዱቄት, የወረቀት ጣሳዎችን ለማሸግ መጠቀም ይቻላል.ማሸጊያዎችን በማሸግ አስፈላጊነት ምክንያት, የወረቀት ካን ማሸጊያዎች በጣም ጥሩ የሆነ ማተሚያ ያለው ወረቀት በሚመርጡበት ጊዜ እንደ የተቀነባበረ ወረቀት ማሸጊያዎች መምረጥ አለባቸው. በተቀነባበረ ወረቀት ላይ ባለው ጥሩ የማተሚያ አፈፃፀም ምክንያት, በገበያው የሚወደድ የውሃ መከላከያ እና እርጥበት መከላከያ ሚና መጫወት ይችላል.የተቀናበረ ወረቀት ማሸግ የአብዛኞቹን የምግብ ማሸጊያዎች የማተሚያ መስፈርቶች ያሟላል, እና በምግብ ማሸጊያ ኢንዱስትሪ ውስጥ ጥሩ የገበያ ስም አግኝቷል. Guangzhou Spring Package Co., Ltd.የፕሮፌሽናል ማተሚያ ድርጅቶች የዕቅድ፣ የንድፍ፣ የምርት፣ የህትመት ስብስብ ነው።ኩባንያው በአካባቢ ጥበቃ ማሸጊያዎች ላይ ያተኮረ ነው, ተልዕኮው ለ 14 አመታት ማሸጊያዎችን በማምረት ላይ ለወደፊት አለም "አረንጓዴ ጸደይ" ማምጣት ነው.ብጁ ምርት ከፈለጉ፣ እባክዎ ያነጋግሩ።
ላለፉት አስራ አራት ዓመታት ኤርትራ ዉስጥ ታስሮ የሚገኘዉ ጋዜጠኛ አማኑኤል አስራት የፔን ኢንተርናሽናል ተሸላሚ ሆኗል። ባለፈዉ ጥር ስድስት ሄግ ዉስጥ በተካሄደ ሥነ-ስርዓት ጋዜጠኛ አማኑኤል አስራት ለመናገር መብት ከታገሉ አንዱ በመባል ከግብጽ ከቱርክና ጋዜጠኞች ጋር የዓመቱ የፔን ተሸላሚ ሆኗል። ዋሽንግተን ዲሲ — የታገደዉ ዘመን የተባለዉ የኤርትራ ጋዜጣ ዋና አዘጋጅ የነበረዉ አማኑኤልአስራት እንደ አዉሮፓ አቆጣጠር ከእአአ 2001 ዓመተ ምህረት ጀምሮ በአገሪቱ እስር ቤትዉስጥ ነዉ የሚገኘዉ። ሄግ ዉስጥ የሚገኘዉ Writers Unlimited Interantaoal የተባለዉ ከጋዜጠኞች መብት አስከባሪ ድርጅት Pen International ጋር በመተባበርየሚሰራዉ ዓለም አቀፍ ድርጅት ባዘጋጀዉ ስነስርዓት ከዓመቱ የፔን ተሸላሚዎች አንዱሆኖአል። በፔን ኢንተርናሽናል (Freedom to Write) የተባለዉ ፕሮግራም ዳይሬክተር አን ሃሪሰን(Ann Harrison) ለዜጠኛ አማኑኤል አስራት የዓለም አቀፉ ድርጅት ሽልማት የሰጠበትን ምክንያት ሲገልጹ ኤርትራ ዉስጥ ያለዉ የመናገርና የመጻፍ መብት እጅግ አሳሳቢ ሆኔታ ላይ የሚገኝ መሆኑን ገልጸዋል። ኤርትራዊው ጋዜጠኛና ገጣሚ አማኑኤል አስራት በፔን/ኦክስፋም በተዘጋጀው ዓመታዊ ጀግና ጸሃፊ በመባል ተሰየመ ጋዜጠኛዉ ጋዜጠኛ አማኑኤል አስራት ከአስራ አራት ዓመት በፊት የተሰወረ መሆኑን ጠቅሰዉ ይሙት ይኑር ባይታወቅም ለእርሱ ይህን ሽልማት በመስጠት በአገሪቱ ዉስጥ ምንም የመናገር የመጻፍ መብት እንደሌለ ልናሰምርበት ነዉ ብለዋል።
ዜና አበው ማለት በግብጽ፣ በሶሪያና በዮርዳኖስ የቅዱሳን አበው አባባሎችን:ምስክሮችን የሕይወት ተሞክሮዎችንና ልዩ ልዩ ገድሎችን የያዘ ስብስብ ነው:: በአራተኛውና በአምስተኛው መቶ አመት ግብጽ፣ ሶርያና የዮርዳኖስ በረሃ በእነቅዱስ እንጦንዮስ፣ መቃርዮስ ፣ጳኩሚስና አሞን የተጀመረውን የብሕትውናና ገዳማዊ ሕይወት በተከተሉ ገዳማውያን ተሞልተው ነበር:: በገዳማትና በገዳማውያን : በባሕታውያንና በመነኮሳት ብዛት ግን ግብጽን የሚይስተካከል አልነበረም:: በአራተኛው መቶ ዓመት ግብጽ "የባህታውያን ሀገር" ተብላ እስከመጠራት ደርሳ ነበር:: አንዳንዶቹ የግብጽ ገዳማት እስከ ሠላሳ ሽህ የሚደርሱ ወንዶችና ሴቶች መነኮሳትስ ለነበሩባቸው "የመላእክት ከተሞች" እስከመባልም ደርሰው ነበር:: አንዳንድ ቅዱሳን አበው የጻፏአቸው መልእክታት በዘመናቸው ተጽፈው የነበረ ቢሆንም የአብዛኛዎቹ አበው አባባል ምስክርና ትሩፋታቸው በነበሩበት ዘመን ተጽፎ አይቀመጥም ነበር:: ስለሆነም ጳላድዮስና ይሩማሊስ የሚባሉ ቅዱሳን መነኮሳት በግብጽ ገዳማትና በረሃዎች እየዞሩ ያሉትን ከቃላቸው የሞቱትን ደግሞ ከደቀመዝሙሮቻቸው ብሂላቸውንና ምክራቸውን እንዲሁም የተለየ ሁኔታቸውን ጽፈዋል:: የአንዳንዶቹ አበው ብሂል /አባባል/ በቃል ከአንዱ መነኩሴ ወደ ሌላ ሲተላለፍ ይቆይና በኋላ ይጻፉ ነበር:: ይህ የአበው ዜና ሕይወት ከተጻፈ በኃላም በሁለት አይነት መልኩ ተዘጋጀ:: ይኸውም አንዱ በታወቁ በታላላቅ ቅዱሳን ስም ቅደም ተከተል መሠረት ሲሆን ሌላው ደግሞ አባባሎቹን መነኮሳቱ በሚፈልጉአቸው ርዕሰ ጉዳዮች ለምሳሌ እንደአርምሞ መታዘዝ ትህትና ራስን መግዛት እና በመሳሰሉት ዙሪያ የተሰባሰበና የተዘጋጀ ነው:: ዜና አበው በአምስተኛው መቶ ዓመት ገደማ በግብጽ ከተዘጋጀና ከተጻፈ በኃላ ወደ ፅርህ ቋንቋ ተተርጉሟል:: ከዚያም በእንግሊዘኛ ተተርጉሟል:: በእንግሊዘኛ የተተረጎመው በሁለት ክፍል ነው:: እነዚህ "The World of The Desert Fathers" እና "The Wisdom of the Desert Fathers" ናቸው:: እንዲሁም ወደ ፈረንሳይኛና ሌሎችም ቋንቋዎች ተተርጉሟል:: በእኛ ሀገር ግን ዜና አበው በግእዝ ተተርጉሞ በቤተክርስቲያን በትምህርት በጉባኤ ከሚሰጡት መጻሕፍት አንዱ ከሆነ ብዙ ዘመን ሆኖታል:: ዳሩማሊስና ጳላድዮስ ከግብጽ ተነስተው ሀገር ለሀገር እየዞሩ የአበውን ዜና ያሉትን ከቃላቸው የሞቱትን ከአርድእቶቻቸው እየጠየቁ ጽፈዋል:: መጽሐፉንም ሲጽፉት ቃለ አበው ዜና አበው ካልእ ዜና ሣልስ ዜና ራብዕ እያሉ ጽፈውታል:: እንዲሁም ሁሉንም አንድ አድርገው "መጽሐፈ ገነት" ብለውታል:: በገነት ብዙ ጣዕም ብዙ መዓዛ እንዲያገኝ በዚህም መጽሐፍ ደስ የሚያሰኝ ብዙ ምሥጢር ይገኝበታል:: መጻሕፍተ መነኮሳት መጻሕፍተ መነኮሳት የመነኮሳትን ሥራቸውን፣ ታሪካቸውን፣ ጸጋቸውንና ክብራቸውን የሚናገር መጽሐፍ ነው:: መጽሐፍተ መነኮሳት ተብለው የሚጠሩት ሦስት መጻሐፍት በአንድ ላይ ነው:: እነዚህም ማር ይስሐቅ ፣ ፊልክስዮስ እና አረጋዊ መንፈሳዊ ናቸው:: 1.ማር ይስሐቅ ማር ይስሐቅ የቅዱስ ኤፍሬም /ውዳሴ ማርያምን የደረሰው/ ደቀ መዝሙር የሆነና ብሉይና ሐዲስ ኪዳንን እንዲሁም ሥርዐተ ቤተ ክርስቲያንን ተምሯአል:: ከዚህ በኃላ ከአባ እብሎይ ገዳም ገብቶ ሃያ አምስት አመት በረዳትነት አገልግሏል:: አባ እብሎይ ሲያርፍ አናምርት አክይስት አቃርብት ካሉበት ነቅአ ማይ ልምላሜ ዕፅ ከሌለበት በረሃ ሄዶ ተባህትዎ ያዘ:: በብሕትውና እያለ እግዚአብሔር የገለጠለትን ከሶስቱ መጽሕፍተ መነኮሳት አንዱ የሆነውንና "ማርይስሐቅ" ተብሎ የሚጠራውን መጽሐፍ ጻፈ:: መጽሐፈ ማር ይስሐቅ የመነኮሳትን ፆር፣ትሩፋት ለመሥራት የሚያስፈልጉ ነገሮችና መንፈሳዊ ጥበብን፣ ሰይጣን ትሩፋት የሚሰሩ መነኮሳትን እንዴት እንደሚተናኮላቸውና እነርሱም እንዴት መዘጋጀትና መጠንቀቅ እንዳለባቸው፣ በአጠቃላይ ፈጣሪያቸውን ለማገልገል የገቡትን ቃል ኪዳን እንዴት አድርገው መጠበቅ እንዳለባቸው የሚገልጽ በድንቅ መንፈሳዊ ጥበብ የተዋበ መጽሐፍ ነው:: በውስጡም ልዩ ልዩ ንዑስ ክፍሎችን የያዘ ነው:: ለምሳሌም ስለ ትጋሃ ሌሊት ስለ ጾም ስለ ተጋድሎ ስለ ጸዋተ ወመከራ ስለ ጸሎት ስለ ትህትና ስለ አጽንኦ በዓት ስለ ትዕግስት እና ስለ ሌሎችም ብዙ ነገሮች የሚገልጽና ራሳቸውን ለመንፈሳዊ ሥራ ለማሰማራት ለሚፈልጉ ሁሉ ከእግዚአብሔር የተሰጠ መካሪ መጽሐፍ ነው:: 2.ፊልክስዮስ ፊልክስዮስ ከሦስቱ መጻህፍተ መነኮሳት አንዱ ሲሆን የሚገልጸውም ስለ ገዳማውያን ታሪክና ተጋድሎ ነው:: ፊልክስዮስ በዜና አበው ከተጻፈውና በቃል ሲነገር ከመጣው የአበው ብሂል ያልተተረጉመውን እየተረጎመ ያልተመሰለውን እየመሰለ ጽፏል:: አኃው ከቃለአበው የሚለያይና የሚቃረን የሚመስላቸውን እየጠየቁት እንዲሁም እርሱ መተርጎምና መታረቅ ያለበትን ከብሉይና ከሐዲስ እየጠቀሰ አስማምቶ ተርጉሟል:: ሲተረጎምም በመጀመሪያ ከብሉይና ከሐዲስ ማስረጃ እያወጣ ካስረዳ በኃላ ከዚያ ደግሞ ከቃለ አበው እየጠቀሰ ነው:: 3.አረጋዊ መንፈሳዊ አረጋዊ መንፈሳዊ ዮሐንስ ከሚባል የአንድ ገዳም አበምኔት ከነበረ ወንድሙ ጋር ይኖር ነበር:: አረጋዊ ከገዳሙ ሲኖር በትሕትና ነበር:: ጽሕፈት ያውቃልና ጻፍ ሲሉት እኔስ ብእሩን ቀርጬ፣ ቀለሙን በጥብጬ ብራናውን ዳምጬ አቀርባለሁ እናንተ ጻፉ ይላል:: ንባብ ያውቃልና አንብብ ሲሉት እኔስ አትሮኖስ አቀርባለሁ፤ መጽሀፍ አወጣለሁ፤ መብራት አበራለሁ እናንተ አንብቡ ይላል:: ቅዳሴ ያውቃልና ቀድስ ሲሉት እኔስ ጥላ አሰፍራለሁ ፤ቃጭል እመታለሁ፤ማዩን ቀድቼ፣ መሥዋዕቱን ሠርቼ አቀርባለሁ እናንተ ቀድሱ ይል ነበር::ከእለታት አንድ ቀን ቀዳሽ ጠፋና ቀድስ ብለውት ሊቀድስ ገባ:: ጸዋትውን ጨርሶ ከፍሬ ቅድሴው ሲደርስ መሥዋዕቱን እንደ ደብረ ሲና በአምሳለ እሳት፣ እንደ ደብረታቦር በአምሳለ ብርሃን፣ በአምሳለ በግዕ፣ በአምሳለ ሕጻን ተለውጦ አየው:: ከዚህ በኃላ ከራዕዩ ተመልሶ ቅዳሴውን ቀድሶ ወጥቶ ከሰው ሳልለይ እንዲህ ያለ ምሥጢር የተገለጠልኝ ከሰው ብለይማ እንደምን ያለ ምሥጢር በተገለጠልኝ ብሎ ከገዳሙ ወጥቶ አክይስት፣አቃርብት አናምርት ካሉበት፣ነቅዓ ማይ ልምላሜ ዕፅ ከሌለበት ዘር ተክል ከማይገኝበት ከጽኑ በረሃ ሂዶ ተቀመጠ:: ዮሐንስም ወንድሙ ጠፍቶበት እያዘነ ሲኖር በኃላ ያለበትን ቦታ በማወቁ ወደ ገዳም እንዲመጣ ላከበት:: አረጋዊ ግን ተባሕትዎን ትቶ ለመምጣት ፈቃደኛ ስላልሆነ ዮሐንስም የማትመጣ ከሆነ ባይሆን ከዚያው ካለህበት ሲደክምህ የምታርፍበት ጎጆ ላሰራልህ ቢለው "ምዕራፈ ኩሉ ጌታ ለእኔ ማደርያ አነሰኝን?እሱ ይበቃኛልና ይህንንስ አልፈልግም" አለው:: እንኪያስ ብቻህን ስትሆን የሚያነጋግርህ አንድ ሰው ልላክልህ ቢለው "ለኑዛዝየስ የአክሉኒ ዕፅወ ዝንቱ ደብር- ለመነጋገርስ የዚህ የበርሃው ዕፅዋት ይበቁኛል" አለው:: ወንድሙ ዮሐንስም ይህ ቢቀር ስትታመም የሚያስታምምህ ስትሞትም የሚያሟሙትህ ሰው ልላክልህ ቢለው "ከእግዚአብሔር ዘንድ የምመኘው ይህንን ነው። ብታመም የሚያስታምመኝ፣ ብሞትም የሚያሟሙተኝ አጥቼ ባፌ፣ በግንባሬ ተደፍቼ ጉንዳን ፈልቶብኝ፣ ጭጫን ወርሶኝ እንድናገኝ ነውና ፈቃዴ ለዚህም አታስብ" አለው:: ያንም ያንም ቢለው ሁሉንም የማይቀበል ሆነ:: ከዚህ በኃላ ሁሉም በያሉበት ሆነው ሲላላኩ ኖረዋል:: ዮሐንስ ያየውን ራዕይና የሚጠይቀውን ጥያቄ ይልክለታል:: አረጋዊ ደግሞ የሚተረጉመውን እየተረጎመ ይልክለታል:: ይልቁንም ራዕይን አትመነው እውነትም አለ ሐሰትም አለ እያለ ይጽፍለት ነበር:: ሲጽፍለትም "ከምድረ በዳ አውሬ የተላከ መልእክት " እያለ ነበር:: ዮሐንስ ግን ለውጦ "አረጋዊ መንፈሳዊ እንጂ የምድረ በዳ አውሬ ሊሉህ አይገባም" ብሎታል:: ስለዚህ የመጽሐፉም ስም "አረጋዊ መንፈሳዊ" ተብሏል:: ዮሐንስም አርጋዊ የላከለትን ተመልክቶ ሲያበቃ እየሰበሰበ ያስቀምጠዋል:: ኃላም መልእክታቱን ሁሉ ከአንድ ላይ ሰብስቦ ሠላሳ አምስት ድርሳን አርባ ስድስት መልእክታት አድርጎታል:: አረጋዊ መንፈሳዊ በአጠቃላይ የሚናገረው ቅዱሳን ከዚህ ዓለም ተለይተው ትሩፋት ሠርተውና መከራ ተቀብለው የሚያገኙትን ጸጋና የሚቀምሱትን ጣዕመ መንፈስ ቅዱስ ነው:: አረጋዊ መንፈሳዊ በቤተ መንግስት ያደገ ሰው ይመስላል:: በቤተመንግስት ያደገ ሰው የተመከረውን ምክርና የሰማውን ምሥጢር ሰምቶ ይወጣና ለሚመስሉት ለወዳጆቹና ለባልንጀሮቹ ያጫውታል:: አረጋዊ መንፈሳዊም እርሱ ከብቃት ደረጃ ደርሶ ያየውንና የሰማውን ረቂቅ ምሥጢር በዚህ ዓለም ላሉት ለደጋጎቹ ያስረዳልና:: በመጠኑም ቢሆን የጸጋ እግዚአብሔርን ሁኔታ ላላወቀና ጣዕመ መንፈስ ቅዱስን ላልቀመሰ ሰው አረጋዊ መንፈሳዊን ለመረዳት ያስቸግራል:: ገድላት ​ ገድል፡- “በቁሙ ትግል ፈተና ውጊያ ሰልፍ ድልና አክሊል እስኪገኝ ድረስ የሚደክሙት ድካምየ ሚሠሩት ሥራ የሚቀበሉት መከራ ማለት ነው” ልበ አምላክ ዳዊት "አቤቱ ወዳጆችህ ከፊት ይልቅ በዙ ፤ ብቆጥራቸውም ከአሸዋ ይልቅ ይበዛሉ" መዝ 138:17 እንዳለ የእግዚአብሔር ወዳጆች ቅዱሳን ብዙዎች ናቸው:: የእነዚህም ተጋድሎና ጸጋ የአንዱ ካንዱ የተለየ ነው:: ቅዱስ ዮሐንስ ሐጺር እንዲህ አለ:- "ቅዱሳን በአንድ የተክል ቦታ እንዳሉና ከአንድ ምንጭ እንደሚጠጡ ነገር ግን የተለያየ አበባና ፍሬ እንዳላቸው አትክልት ናቸው:: የአንዱ ቅዱስ ሥራ ተጋድሎ ሕይወትና አኗኗር ከሌላው ይለያል : ነገር ግን በሁሉም የሚሠራው ያው አንዱ መንፈስ ቅዱስ ነው::" የገድል መጻሕፍት ጻድቃን፣ሰማዕታት ሊቃውንተ ቤተክርስቲያን ትእዛዘ እግዚአብሔር እንዲከበር ሥርዐተ ቤተክርስቲያን እንዲጠበቅ ከአላውያን ነገሥታት፣ከቢጸሐሳውያን፣ከጠላት ዲያብሎስና ከፈቃደ ሥጋ ጋር ያደረጉትን ተጋድሎ የሚያወሱ መጻሕፍት ናቸው፡፡ሃይማኖታቸው በኑሮአቸው እንዴት እንደተገለጠ የሚያሳዩን የሕይወታቸው መስተዋቶች ናቸው፡፡ስለዚህ ገድል ስንል የቅዱሳን ታሪክ፣ተአምራት፣ቃልኪዳንና መልእክት የያዘ መጽሐፍ ነው፡፡ይህ እንዲህ ይሆናል ይቻላል ተብሎ የተነገረው ቃል በእውነት የሚኖር በቃልና በሥራም የሚገለጥ እንደሆነ የምናየው በቅዱሳን ገድል ነው፡፡ ማቴ.10፥37፣ሉቃ.14፥27፣ 1ቆሮ.11፥26-28 ገድል መጽሐፍ ቅዱሳዊ መሠረት አለው።2ቆሮ.11፥23-22 ዕብ.11፥32-40 ራሱ የሐዋርያት ሥራ የምንለው የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍል የሐዋርያትን ግብር /ሥራ/ ገድልና ዜና የሚያስረዳ መጽሐፍ ነው፡፡ከብሉይ ኪዳንም መጽሐፈ ጦቢት፣መጽሐፈ አስቴር፣መጽሐፈ ሶስና፣የመሳሰሉት በሰዎቹ ኑሮ የተገለጠውን የእምነታቸውን ፍሬ የሚያሳዩ የገድል መጻሕፍት ናቸው፡፡ ገድላት በ3 ይከፍላሉ እነሱም፡- ገድለ ሰማዕታት፡- ለምሳሌ ገድለ ጊዮርጊስ፣ገድለ ፋሲለደስ፣ገድለ ኢየሉጣ ገድለ ሐዋርያት፡- በአንድነት የተሰበሰቡ የሐዋርያት አገልግሎት ተአምራት መከራ የያዙ መጽሐፍት ገድለ ጻድቃን፡- ገድለ አቡነ ተክለሃይማኖት፣ገድለ ገብረመንፈስቅዱስና የመሳሰሉትን ነው፡፡ ስለሆነም የእያንዳንዱ ቅዱስ ሥራ ተጽፎ ከትውልድ ወደ ትውልድ ቢተላለፍ ከዚያ ቅዱስ በረከት ከማሰጠቱም ጋር ለሕይወት አስተማሪ ነው:: ስለዚህ ይህንን የእያንዳንዱን ቅዱስ ሥራ የሚገልጸው መጽሐፍ "ገድል" ይባላል:: ይህውም ከፍትወት፣ እኩያትና ከአጋንንት ጋር ያደረጉትን ተጋድሎና ያሸነፉበትን ሁኔታ የሚያሳይ ነው:: ጠላት ሰይጣን እያንዳንዱን ሰው የሚፈትነው ሊያሸንፈው በሚችልበት መልኩ ስለሆነ የእያንዳንዱን ቅዱስ ገድል ማንበብ የሰይጣንንን ልዩ ልዩ አመጣጥ ያስተምራል:: ታሪክ መጻፍ ካለፈው ለመማር ነውና ከቅዱሳንም ሕይወት ጠቃሚ ትምህርት ይገኛል:: አንድ ሀገርና ሕዝብ በታሪኩ ውስጥ የነበሩትን ባለውለታዎቹን ስማቸው እንዳይረሳና ለተተኪ ትውልድም አርአያ እንዲሆኑ ሥራቸውን በመጻፍና በማስተማር ከትውልድ ወደ ትውልድ ያስተላልፋል:: ለስማቸው መታሰቢያ እንዲሆን መንገዶችን ፣አዳራሾቹን፣ሕንጻዎችንና የመሳሰሉትን በስማቸው ይሰይማል:: ሐዋርያዊትና ቅድስት ኦርቶዶክሳዊት ተዋህዶ ቤተክርስትያንም ቅዱሳን ልጆቿን በሃይማኖት ያፈሩትን ፍሬ ለመታሰቢያቸው እንዲሁም ለትውልድ ትምህርት እንዲሆንና በረከትም እንዲያስገኝ ጽፋ ታስቀምጣላች:: ይህን የሚቃወሙ ቢኖሩ ሲሰርቅ ሄዶ ጅራቱን ወጥመድ የቆረጠበት ቀበሮ ሌሎቹም እንደርሱ ይሆኑ ዘንድ "ጅራት ትርፍ አካል ስለሆነ አይጠቅምምና ከዛሬ ጀምሮ ሁሉም ቀበሮ ጅራቱን ይቆረጥ" አለ የሚባለውን ይመስላላሉ:: ከሥጋዊ ዓለም መር ብለው ወጥተው መንፈሳዊ ተጋድሎ የተጋደሉ "ቅዱሳን" ስለሌሉአቸው እኛ ከሌለን እነርሱ ስለምን ይኖራቸዋል? የሚል ቅንዓትና ምቀኝነት የጨፈናቸው ናቸው:: ድርሳን ድርሳን የሚለውን ቃል በቁሙ “የተደረሰ፣የተጣፈ፣ቃለ ነገር፣ሰፊ ንባብ፣ረዥም ስብከት፣ትርጓሜ፣አፈታት፣ጉሥዐተ ልብ፣መዝሙር፣ምሥጢሩ የሚያጠግብ፣ቃሉ የተሳካ፣ጣዕመ ቃሉና ኃይለ ቃሉ ደስ የሚያሰኝ ልብ የሚነካ” ማለትነው፡፡ “የኑሮአቸውን ፍሬ እየተመለከታችሁ በእምነት ምሰሏቸው” ዕብ.13፥7 እንደ ተባለው በሃይማኖትና በምግባር ለመጠንከር ገድለ ቅዱሳንን የያዙ መጻሕፍትን እናነባለን፤እንጸልይባቸዋለን፡፡የቅዱሳን መላእክትንም ጠባቂነት፣የሊቃውንትን ተግሣጽ ትርጓሜና ምክር የዕለተ ሰንበትን ክብር እና የኢየሱስ ክርስቶስን የቤዛነት ሥራ የሚናገሩ ድርሳናትን ሁልጊዜ እናነባለን እናደርሳለን፡፡ ድርሳን ስለቅዱሳን መላእክት ተራዳኢነት፣ ስለእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም አማላጅነት፣ክብርና ጸጋ፣ስለ ዕለተ ሰንበት ክብርና ስለኢየሱስክርስቶስ የማዳን ሥራ የሚናገሩ /የሚያትቱ/ መጻሕፍት ማለታችን ነው፡፡ እስከ 2000 ዓ.ም በተደረገው ጥናት ወደ 138 የሚሆኑ በድርሳን ስያሜ የሚጠሩ መጻሕፍት እንዳሉ ታውቋል፡፡ከእነዚህም ውስጥ 11የሚሆኑት የመላእክት ድርሳናት ሲሆኑ የ11ዱ መላእክት ስምም ቅዱስ ሚካኤል፣ቅዱስ ገብርኤል፣ቅዱስ ሩፋኤል፣ቅዱስ ራጉኤል፣ቅዱስ ዑራኤል፣ቅዱስ አፍኒን፣ቅዱስ ፋኑኤል፣ቅዱስ ሳቁኤል፣ቅዱስ ሱርያል፣ቅዱስ ሱራፌልና ቅዱስ ኪሩቤል ናቸው፡፡ የመላእክት ድርሳናት በአብዛኛው ተመሳሳይነት ባሕርይ አላቸው፡፡የውስጥ ይዞታቸውም በ5 ይከፈላል፡፡እነሱም መቅድም፣ድርሳን፣ተአምራት፣አርኬና መልክእ ናቸው፡፡ከእነዚህ ክፍሎች ውስጥ ድርሳን የምንለው የባለድርሳኑን መልአክ ግብር በፈጣሪው ዘንድ ያለውን ሞገስ የሠራቸውን ተአምራት ከመጽሐፍ ቅዱስና ከሌሎች ቅዱሳት መጻሕፍትጋር እያጣቀሰ የሚያብራራ ክፍል ነው፡፡በአጠቃላይ ድርሳንን በ5 መክፈል ይቻላል፡፡ 1. ድርሳነ መላእክት የሚባለው ድርሳነ ሚካኤል፣ ድርሳነ ገብርኤልን የመሳሰሉትን ነው፡፡ 2. ድርሳነ ሰንበት ስለ ዕለተ ሰንበት ክብር የሚያብራራ መጽሐፍ 3. ድርሳነ መስቀል ደግሞ የመስቀሉን ታሪክና አመጣጥ ይተርካል፡፡ 4. ድርሳነ ሊቃውንት ደግሞ የእነ ቅዱስ አትናቴዎስ የእነ ቅዱስ ኤፍሬም ድርሳን የሚባለው ነው፡፡እንዲሁም ድርሳን ዘቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ፣ድርሳን ዘቅዱስ ቄርሎስንም ያጠቃልላል፡፡ 5.ድርሳነ ማኅየዊና ድርሳነ መድኀኔዓለም የመሳሰሉት ድርሳናት የኢየሱስ ክርስቶስን ጸዋትወ መከራ የሚያዘክሩ ድርሳናት ናቸው፡፡ ስንክሳር ​ ስንክሳር ማለት ስብስብ ማለት ነው:: ስብስብ የተባለበትም ምክንያት የብዙ ቅዱሳንን ገድልና ዜና ሕይወት በአንድ ላይ የያዘ መጽሐፍ ስለሆነ ነው:: ስንክሳር በእያንዳንዱ ቀን የሚዘከረውን ቅዱስ ታሪክ ጠቅለል ባለመልኩ የያዘ ነው:: ከታሪኩም መጨረሻ ታሪኩን ጠቅለል አድርጎ የሚያስረዳ በግጥም መልክ የተዘጋጀ ድርሰት አለ ይህም "አርኬ" ይባላል:: ስንክሳር ከገድል የሚለየው ገድል የሚይዘውን የእያንዳንዱን ጻድቅ ወይም ሰማዕት ሥራ በዝርዝር ሲሆን ስንክሳር ግን የሁሉንም ቅዱሳን ሥራ ጠቅለል ባለመልኩ በዕለት የያዘ ነው:: ስንክሳር ቅዱሳኑን የሚያነሳው የተወለዱበት ዕለት፣ያረፉበትን ቃልኪዳን የተቀበሉበትን ወይንም በዚያ ዕለት እንዲዘከሩ የሚያደርጋቸው ሥራ የሠሩበት ዕለት ከሆነ ነው:: ስለሆነም በአንድ ቀን ብዙ ቅዱሳን ይዘከራሉ:: እንዲሁም ስንክሳር አንዱን ቅዱስ በተለያዩ ቀናት ሊያዘክረው ይችላል:: የቅዱሳንን ዜናቸውንና ሥራቸውን በየዕለቱ መስማት እነርሱን ወደ መምሰል የሚያነሳሳና ረድኤታቸውንና በረከታቸውንም የሚያስጎበኝ ነው:: ስለዚህ ቤተክርስቲያን ሳይሳለሙ ዜና ቅዱሳንን ሳይሰሙ መዋል እንደማይገባ አበው ተናግረዋል:: የቅዱሳን ገድል ጌታ በወንጌል የተናገረው ቃልና ያዘዘው ትእዛዝ ሊፈጽም የሚችልና አማናዊ መሆኑን የሚያስረዳ ነው:: ወንጌል ትእዛዝ ሲሆን የቅዱሳን ሥራ ደግሞ ገቢራዊ ትርጓሜ ነው:: ለምሳሌም የሚከተሉትን እንመልከታለን:: "ዓይንህ ብታሰናክልህ ከአንተ አውጥተህ ጣላት" ማቴ 18:9:: ይህ የክርስቶስ ቃል መፈጸሙን በቅዱስ ገድል እናገኛለን:: ስምዖን ጫማ ሰፊ የሚባል ጻድቅ በዓይኑ ምክንያት ፈተና ስለመጣበት ጌታችንና አምላካችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከተናገረው ከዚህ ቃል የተነሳ ዓይኑን በሚሰፋበት መስፊያ አውጥቶ ጥሏታል:: "የሰናፍጭ ቅንጣት የሚያህል እምነት ቢኖራችሁ ይህንን ተራራ ከዚህ ወደዚያ እለፍ ብትሉት ያልፋል::" ማቴ 17:20 አረማውያን ይህንን ቃል ይዘው የክርስቲያኖች መጽሐፍ የማይቻል ነገር ይናገራል ብለው ክርስቲያኖችን ስለተከራከሮአቸው ቅዱስ ስሞዖን ሕዝበ ክርስቲያኑን ንጉሡንና አህዛብን ሰብስቦ ተራራውን ሶስት ጊዜ ወደ ላይና ወደ ታች አሰግዶታል:: ተራራው ሲነሳም በዚህና በዚያ በኩል የነበረውን ሕዝብ በውስጡ ተለያይቷል:: ተራራውንም ከነበረበት ቦታ አንስቶ ሕዝቡን እየመጣ የሚያስቸግራቸው ውኃ ነበርና ሂደህ ተጋረድላቸው ብሎት ቦታውን ለቆ ሄዶ ተጋርዶላቸዋል:: ይህም ተራራ በግብጽ ሀገር ዛሬ ድረስ ያለ ህያው ምስክር ነው:: በአጠቃላይ የቅዱሳን ገድሎች የክርስቶስ ቃል የሚፈጽምና እውነተኛ መሆንኑን በተግባር የሚያሳዩ ናቸው:: እነዚህን የሚጠራጠር ኢየሱስ ክርስቶስ ተናገረውን ማሳበሉ ነውና ይህ የክርስቶስ ተቃዋሚ መንፈስ ነው:: መፈጸሙን የሚያምን ደግሞ ይህንን የሚያገኘው በቅዱሳን ታሪክና ገድል ነው:: ቅዱሳን ራሳቸውን ክደዋልና የእግዚአብሔርን ትእዛዝ መፈጸም ችለዋል:: የራሱን ፈቃድ የካደ የእግዚአብሔርን ትእዛዝ መፈጸም አይከብደውም:: ምክንያቱም “ትእዛዛቱን ልንጠብቅ የእግዚአብሄር ፍቅር ይህ ነውና: ትእዛዛቱም ከባዶች አይደሉም" 1ኛ ዮሐ 5:3 ዘዳ 30:11-14
ታሊባን የአፍጋኒስታን ህጋዊ ወኪል ስለ መሆኑ በዓለም አቀፍ ደረጃ እውቅና ለማግኘት ዲፕሎማሲያዊ ጥረት እያደረጉ መሆኑን ዛሬ ማክሰኞ ባወጣው መግለጫ አስታውቋል፡፡ ታሊባን በመግለጫው “የዲፕሎማሲው ጥረት የዓለም ደህንነትን በማረጋገጥና ለአስርት ዓመታት ያለማቋረጥ ጦርነት ውስጥ ሲሰቃይ የኖረውን የአፍጋኒስታን ህዝብ ስቃይ ለማቃለል ይረዳል” ብሏል፡፡ የእስልምና ቡድኑ የባህል ኮሚሽን ከፍተኛ አመራር አብዱል ጣኻር ባልኪ፣ ለቪኦኤ እንደተናገሩት “ሁሉን አካታች የሆነ እስላማዊ መንግሥት ለመመስረት ከሁሉም ባለድርሻ አካላት ጋር ምክክር እየተካሄደ መሆኑን” ገልጸው “ ይህ በቅርቡ ይፋ ይደረጋል” ብለዋል፡፡ አብዱል ጣሪህ ባልኪ “ ዓለም እኛን ብቻ ሳይሆን መላውን የሰው ልጅ የገጠሙትን ፣ ከደህንነት እስከ አየር ንብረት ለውጥ ድረስ ያሉትን ችግሮች በጋራና በአንድነት ለመቋቋም፣ አንድ ላይ መሆን የሚችልበት ልዩ አጋጣሚ የተፈጠረለት ይመስለኛል” ብለዋል፡፡ ባልኪ በዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ህጋዊ የአፍጋኒስታን ህጋዊ ወኪል ስለመሆናችን እውቅና እንደምናገኝ ተስፋ አደርጋለሁ” ሲሉም ተናግረዋል፡፡ ተችዎች ግን ታሊባን በቅርቡ ስለገባው ቃል አሁንም ጥርጣሬ ያላቸው መሆኑን ይናገራሉ፡፡ ቡድኑ ከአልቃይዳና ከሌሎች የአሸባሪ ድርጅቶች ጋር አሁንም ግንኙነት ያለው መሆኑን ይጠቅሳሉ፡፡ የተባበሩት መንግሥታት ባለሥልጣናትም በቅርቡ ያወጡት ሪፖርት ግድያዎችና ታሊባን በሚቆጣጠራቸው አካባቢዎች በሴቶች ላይ የተጣሉ ገደቦች መኖራቸውን አመልክተዋል፡፡ ዩናትድ ስቴትስ እኤአ በየካቲት 2020 ከታሊባን ጋራ ባደረገችው ስምምነት ወታደሮችዋና በአፍጋኒስታኑ የ20 ዓመት ጦርነት አብረዋት የነበሩት ምዕራባውያን አጋሮችዋን እንዲወጡ መስማማቷ ይታወሳል፡፡
” …የኦሮሞ ህዝብ እዚህ ከተማ ነው የተሰበረው እዚሁ ነው መገፋት የጀመረው በዛ ዘመን የነበሩት እነ ቱፋ ሙናን የነፍጠኛ ስርዓት እዚሁ ነው የሰበራቸው፤ ዛሬ የሰበረንን ስርዓት ሰብረን ኦሮሞ በተዋረደበት ከተማ ከብሯልና እንኳን ደስ አለን ….” አቶ ሽመልስ አብዲሳ በኢሬቻ በዓል ከተናገሩት የተወሰደ፡፡ “መንግሥት የብሔሮችን፤ የብሔረሰቦችን፤ የሕዝቦችን ማንነት የማክበርና በዚሁ ላይ በመመርኮዝ በመካከላቸው እኩልነትን፤ አንድነትንና ወንድማማችነትን የማጠናከር ግዴታ አለበት” (ስርዝ እና ድምቀት የተጨመረ)፡፡ የኦሮምያ ክልላዊ መንግስት ሕገ መንግሥት አንቀጽ 103 ቁጥር 2፤ በመስከረም 23 ቀን 2012 በአዲስ አበባ የኢሬቻ የአከባበር በዓል ላይ፤ ፍፁም ሃላፊነት በጎደለው መልክ፤ አንድን ሕዝብ ሆን ብሎ ለማዋረድ እና አላስፈላጊ “የፖለቲካ ትርፍ” ለማግኘት ሲሉ፤ የኦርምያ ክልላዊ መንግስት ምክትል ፕሬዝዳንት አቶ ሽመልስ አብዲሳ፤ ከላይ የተጠቀሰውን ፀያፍ ንግግር አድርገዋል። አቶ ሽመልስ፤ ከታሪክ ጋር የተጣረዘ፤ ምንም ዓይነት ጭብጥ የሌለው ንግግር ሲያደርጉ ይህ የመጀመርያቸው ባይሆንም፤ በዚህ ይቅርታ በሚጠየቅበት እና ስለ ሰላም መነገር በሚገባው፤ የኦሮሞ ሕዝብ ባሕላዊ ዝግጅት ላይ ያደረጉት ንግግር፤ የኦሮሞ ክልላዊ መንግሥትን ሕገ መንግሥት አንቀጽ 103 ቁጥር 2 የጣሰ ከመሆኑም በላይ፤ የኦሮሞን ሕዝብ የማይወክል እና የማይመጥን፤ እንዲሁም፤ አሁን ሃገሪቱ እየመራ ያለውን የኦዴፓ የኅዳሴ ለውጥ መርህ የማይከተል በመሆኑ፤ አቶ ሽመልስ የኢትዮጵያን ሕዝብ ይቅርታ በመጠየቅ ከሥልጣናቸው ሊለቁ ይገባል። ይህ ካልሆነ ግን፤ ከዚህ የሃላፊነት ቦታ ያስቀመጣቸው፤ ጨፌ ኦሮምያ፤ ከሥልጣናቸው እንዲያነሳቸው፤ የበኩሌን ጥሪ አቀርባለሁ፡፡ አቶ ሽመልስ ከዚህ ቀደም፤ ኢሬቻ አዲስ አበባ እንዲከበር መታቀዱን ለሕዝብ ይፋ ሲያደርጉ፤ “የኦሮሞ ሕዝብ፤ የኢሬቻ በዓልን አዲስ አበባ እንዳያከብር ከ150 ዓመታት በፊት ተከልክሎ ነበር” ሲሉ፤ እንደ ብዙዎች፤ ይህ ፀሃፍ በትዝብት አዳምጦ አልፏል። የሚያሳዝነው ግን፤ ይህንን የ “150 ዓመት” የሃሰት ትርክት በርካታ ሰዎች እየደገሙት ነው። አዲስ አበባ ከተቆረቆረች ያስቆጠረችው ዕድሜ ገና 133 ዓመታት ሆኖ ሳለ፤ “የኦሮሞ ሕዝብ” ከ150 ዓመት በፊት ኢሬቻን አዲስ አበባ እንዳያከብር ተከልክሏል ሲባል፤ የኦሮሞ ልሂቃንም ሆኑ፤ የታሪክ ተማሪ ሌሎች ኢትዮጵያውያን ምላሽ አለመስጠታቸው፤ ለአቶ ሽመልስ የመስከረም 23 ንግግር ጡንቻ እንደጨመረላቸው ግልጽ ነው፡፡ ባለፉት 28 ዓመታት፤ ከአቶ አሊ አብዶ ጀምሮ፤ በርካታ የኦሕዴድ አመራር አባላት የአዲስ አበባ ከንቲባ ሆነው ተሹመዋል፤ በየትኛው ወቅት ነው፤ ኢሬቻ አዲስ አበባ እንዲከበር ተጠይቆ የተከለከለው? ኢሬቻ አዲስ አበባ እንዲከበር የተጠየቀበት ወቅት እንዳለ የሚያሳይ ምንም ጭብጥ መረጃ የለም፡፡ አቶ ሽመልስ፤ በኦሮሞ ሕዝብ ዘንድ “የተበዳይነት ስሜት” እንዲጎለብት “ተጎጂነትን” ለመኮርኮር የተጠቀሙበት መነሻ ሃሳብ ነበር። አቶ ሽመልስ መስከረም 23 ያደረጉት ንግግር ሕገ መንግሥቱን የጣሰ ብቻ ሳይሆን፤ ምንም ታሪካዊ ጭብጥ የሌለው፤ ሕዝብን ከሕዝብ ጋር ለማጋጨት በጥቂት ጽንፈኛ ሃይሎች የሚቀነቀን አመለካከት ነው፡፡ አቶ ሽመልስ የተሰጣቸውን ሥልጣን እና ሃላፊነት እንደማይመጥኑ፤ በተጨባጭ ያሳዩ በመሆናቸው፤ በራሳቸው ፍቃድ፤ ከሥልጣናቸው ቢለቁ፤ ለቆሰቆሱት ቁስል፤ የማዳኛ የመጀመሪያ እርምጃ ይሆናል፡፡ የኢትዮጵያ ሕዝብ፤ በተለያዩ ገዥዎች፤ በደል ደርሶበታል፤ አንዱ ብሔር ከሌላው የበለጠ፤ የተበደለ ብሔር ነው የሚለው ትርከት፤ ሕዝብን ለመከፋፈል፤ ጽንፈኞች የሚጠቅሙበት የወደቀ አስተሳሰብ መሆኑን ለመገንዘብ ሊቅ መሆን አያስፈልግም፡፡ አቶ ሽመልስ ሕዝብን ከሕዝብ ጋር ማስተሳሰር ሲገባቸው፤ የዚህ የወደቀ ሃሳብ ተገዥ መሆናቸው፤ ለተሰጣቸው የሃላፊነት ቦታ ብቃት እንደሌላቸው ማረጋገጫ ነው፡፡ ኦሮሞው አያቴ፤ ማይጨው የዘመቱት ኢትዮጵያዊነትን አንግበው ነበር፤ ኦሮሞው አባቴ፤ የደከመው እና የሰራው ኢትዮጵያውያንን በሚያስተባብር ቁም ነገር ላይ እና ለኢትዮጵያ አንድነት ነው፡፡ ማንም ሃላፊነት የሚሰማው ዜጋ፤ ብሔሩ ምንም ይሁን ሊሰራ የሚገባው ሕዝብን ማስተባብር ላይ እንጂ፤ ሕዝብን መከፋፍል ላይ ሊሆን አይገባውም፡፡ አቶ ሽመልስ፤ እንደ አንድ ዜጋ፤ የፈለጉትን የማመን እና የመናገር መብት ቢኖራቸውም፤ እንደ አንድ የመንግሥት ባለሥልጣን፤ ያውም የክልል መሪ፤ የሚናገሩት ሁሉ፤ ሕገ መንግሥቱን የማይፃረር፤ እወክለዋለሁ የሚሉትን ሕዝብ የሚመጥን እና፤ አንድን ሕዝብ ከሌላ ሕዝብ ጋር የማያጋጭ መሆን አለበት። የኦሮሞ ክልላዊ መንግሥትም ሕገ መንግስት “መንግሥት የብሔሮችን፤ የብሔረሰቦችን፤ የሕዝቦችን ማንነት የማክበርና በዚሁ ላይ በመመርኮዝ በመካከላቸው እኩልነትን፤ አንድነትንና ወንድማማችነትን የማጠናከር ግዴታ አለበት” (ስርዝ እና ድምቀት የተጨመረ)፤ ሲል ሕገ መንግሥቱን በማክበር ለመስራት ቃል የገቡ ሰዎች፤ አቶ ሽመልስ ያደረጉትን ዓይነት ጠብ አጫሪ ንግግር መጠየፍ አለባቸው ማለት ነው፡፡ በጣም የሚያሳዝነው እና የሚያሳፍረው፤ አቶ ሽመልስ፤ የአማራን ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ጋብዘው፤ እነዚህ ባለሥልጣናት በተገኙበት፤ የአማራን ሕዝብ መዝለፋቸው ነው፡፡ ይህ አንድን እንግዳ እቤት ጋብዞ ከመስደብ ያልተለየ ነውር ነው፡፡ በእንዲህ ዓይነት፤ ኢትዮጵያውያን በሚጠየፉት የነውር ባሕል የጨቀየ ሰው፤ ታላቁን የኦሮም ሕዝብ ሊመራ የሚችልበት፤ ሞራልም፤ ራዕይም፤ ብቃትም የለውም፡፡ ስለዚህ ለሁሉም እንዲበጅ እና፤ ከዚህ ከደረሰብን የሕሊና ቁስል መዳን እንድንጀምር፤ መላው የኢትዮጵያን ሕዝብ በአደባባይ ያዋረዱት አቶ ሽመልስ አብዲሳ ሥልጣናቸውን ይልቀቁ፡፡ እግዚአብሔር ኢትዮጵያን እና ሕዝቦቿን ይባርክ፡፡ ማስታወሻ:በዚህ ጽሁፍ ላይ የተንጸባረቁ ሳሃቦች የጸሃፊውን/የጸሃፊዋን እንጂ የድረገጹን አቋም አያንጸባርቁም። ነጻ አስተያየት ወይንም ሃሳብ በዚህ ድረ ገጽ ለማውጣት ጽሁፍዎትን በ info@borkena.com ይላኩልን።
የተሟላ የቤት ሶላር ኤሌክትሪክ ሲስተም ኤሌክትሪክን ለማመንጨት ፣ ኃይልን ወደ ተለዋጭ ፍሰት ለመቀየር የቤት ውስጥ መገልገያ መሳሪያዎች ሊያገለግሉበት ፣ ከመጠን በላይ ኤሌክትሪክን ማከማቸት እና ደህንነታቸውን መጠበቅ አለባቸው ፡፡ የፀሃይ ኃይል መሰብሰቢያ ሳህኖች የፀሐይ ፓናሎች አንድ የመኖሪያ የፀሐይ ኃይል ኤሌክትሪክ ሥርዓት በጣም ጎልቶ የሚታዩ አካላት ናቸው ፡፡ የፀሐይ ፓናሎች ከቤት ውጭ በተለይም በጣሪያው ላይ ተጭነው የፀሐይ ብርሃንን ወደ ኤሌክትሪክ ይለውጣሉ ፡፡ የፎቶቮልቲክ ውጤት የፀሐይ ብርሃንን ወደ ኤሌክትሪክ የመቀየር ሂደት ነው። ይህ ሂደት የፀሐይ ፓናሎችን ተለዋጭ ስማቸው PV ፓነሎች ይሰጣቸዋል ፡፡ የፀሐይ ፓነሎች በቫት ውስጥ የውጤት ደረጃዎች ይሰጣቸዋል። ይህ ደረጃ ተስማሚ በሆኑ ሁኔታዎች ውስጥ በፓነሉ የተሠራው ከፍተኛው ነው ፡፡ በአንድ ፓነል ውፅዓት ከ 10 እስከ 300 ዋት መካከል ነው ፣ ከ 100 ዋቶች ጋር የጋራ ውቅር ነው ፡፡ የፀሐይ ድርድር መጫኛ መደርደሪያዎች የፀሐይ ፓነሎች ወደ ድርድር ተቀላቅለው በተለምዶ ከሶስት መንገዶች በአንዱ ይጫናሉ-በጣሪያዎች ላይ; በነፃ ቋሚ ድርድሮች ውስጥ ባሉ ምሰሶዎች ላይ; ወይም በቀጥታ መሬት ላይ ፡፡ በጣሪያ ላይ የተጫኑ ስርዓቶች በጣም የተለመዱት እና በዞን ክፍፍል ድንጋጌዎች ሊያስፈልጉ ይችላሉ ፡፡ ይህ አካሄድ ውበት እና ቀልጣፋ ነው ፡፡ የጣራ መጫኛ ዋናው መሰናክል ጥገና ነው ፡፡ ለከፍተኛ ጣሪያዎች በረዶን ማጽዳት ወይም ስርዓቶቹን መጠገን አንድ ጉዳይ ሊሆን ይችላል ፡፡ ፓነሎች ብዙውን ጊዜ ብዙ ጥገና አያስፈልጋቸውም ፣ ሆኖም ግን ፡፡ ጥገናን ቀላል የሚያደርግ ነፃ አቋም ፣ ምሰሶ የተጫኑ ድርድርዎች በከፍታ ላይ ሊቀመጡ ይችላሉ ፡፡ የቀላል ጥገና ጠቀሜታ ለዝግጅት ክፍሎቹ ከሚያስፈልገው ተጨማሪ ቦታ መመዘን አለበት ፡፡ የከርሰ ምድር ስርዓቶች ዝቅተኛ እና ቀላል ናቸው ፣ ግን መደበኛ የበረዶ ክምችት ባሉባቸው አካባቢዎች ጥቅም ላይ ሊውሉ አይችሉም። በተጨማሪም ከእነዚህ ድርድር ተራራዎች ጋር ክፍተት ግምት ውስጥ ይገባል። ዝግጅቶቹን የትኛውም ቦታ ቢጭኑ ፣ ተራራዎች ወይ ተስተካክለው ወይም ተከታትለዋል ፡፡ የተስተካከሉ ተራሮች ለቁመት እና ለማእዘን ቅድመ ዝግጅት ናቸው እና አይንቀሳቀሱም ፡፡ የፀሀይ አንግል ዓመቱን በሙሉ ስለሚቀየር ፣ የቋሚ ተራራ ድርድር ቁመቶች እና አንግል አነስተኛ ዋጋ ላለው እና ውስብስብ ውስብስብ ጭነት ተስማሚውን አንግል የሚቀይር ስምምነቶች ናቸው ፡፡ የመከታተያ ዝግጅቶች ከፀሐይ ጋር ይንቀሳቀሳሉ። የክትትል ድርድር ከፀሐይ ጋር ወደ ምስራቅ ወደ ምዕራብ ይጓዛል እና ፀሐይ በምትንቀሳቀስበት ጊዜ ተመራጭነቱን ለመጠበቅ አንግላቸውን ያስተካክሉ ፡፡ ድርድር ዲሲ ማለያየት የ “Array DC” ን ማለያየት የፀሐይ ንጣፎችን ከቤት ውስጥ ለማቆየት ለማቆየት ይጠቅማል። የፀሐይ አቅርቦቶች የዲሲ (ቀጥተኛ ወቅታዊ) ኃይል ስለሚያመነጩ የዲሲ ግንኙነት ማቋረጥ ተብሎ ይጠራል ፡፡ ኢንቫውተር የፀሐይ ፓነሎች እና ባትሪዎች የዲሲ (ቀጥተኛ ወቅታዊ) ኃይልን ይፈጥራሉ ፡፡ መደበኛ የቤት ውስጥ መገልገያ መሳሪያዎች ኤሲ (ተለዋጭ የአሁኑን) ይጠቀማሉ ፡፡ አንድ ኢንቬንተር በሶላር ፓናሎች እና በባትሪዎቹ የሚመረተውን የዲሲ ኃይል በኤሌክትሪክ ኃይል ወደ ኤሌክትሪክ ኃይል ይለውጠዋል ፡፡ የባትሪ ጥቅል የፀሐይ ኃይል ሥርዓቶች ፀሐይ በምትወጣበት ቀን ቀን ኤሌክትሪክን ያመርታሉ ፡፡ ፀሐይ በማይወጣበት ጊዜ ቤትዎ በሌሊት እና በደመናማ ቀናት ኤሌክትሪክ ይፈልጋል ፡፡ ይህንን አለመመጣጠን ለማካካስ ባትሪዎች ወደ ሲስተሙ ሊጨመሩ ይችላሉ ፡፡ የኃይል ሜትር ፣ የመገልገያ ሜትር ፣ የኪሎዋት ሜትር ከመገልገያ ፍርግርግ ጋር ትስስርን ለሚጠብቁ ሥርዓቶች የኃይል ቆጣሪው ከአውታረ መረቡ ጥቅም ላይ የዋለውን የኃይል መጠን ይለካል። መገልገያውን ኃይል ለመሸጥ በተነደፉ ሥርዓቶች ውስጥ የኃይል ቆጣሪውም የፀሐይ ሥርዓቱ ወደ ፍርግርግ የሚላከውን የኃይል መጠን ይለካል ፡፡ የመጠባበቂያ ጀነሬተር ከመገልገያ ፍርግርግ ጋር ላልተያያዙ ሥርዓቶች ፣ በመጥፎ የአየር ሁኔታ ወይም በከፍተኛ የቤት ፍላጎት ምክንያት ዝቅተኛ የስርዓት ውጤት በሚመጣበት ጊዜ የመጠባበቂያ ጀነሬተር ኃይልን ለማቅረብ ያገለግላሉ ፡፡ የጄነሬተሮችን አካባቢያዊ ተፅእኖ የሚመለከቱ የቤት ባለቤቶች ከነዳጅ ይልቅ እንደ ባዮዳይዝል ባሉ አማራጭ ነዳጅ ላይ የሚሠራ ጀነሬተር ሊጭኑ ይችላሉ ፡፡ ሰባሪ ፓነል ፣ ኤሲ ፓነል ፣ የወረዳ ተላላፊ ፓነል የአጥጋቢው ፓነል የኃይል ምንጭ በቤትዎ ውስጥ ካሉ የኤሌክትሪክ ዑደቶች ጋር የሚቀላቀልበት ቦታ ነው ፡፡ አንድ ወረዳ በኤሌክትሪክ ሲስተም ውስጥ የሚገኙትን መውጫዎች እና መብራቶችን የሚያገናኝ ቀጣይነት ያለው የተገናኘ ሽቦ መስመር ነው። ለእያንዳንዱ ወረዳ አንድ የወረዳ ተላላፊ አለ ፡፡ በወረዳ ላይ ያሉ መሳሪያዎች ብዙ የኤሌክትሪክ ኃይል እንዳይሳቡ እና የእሳት አደጋ እንዳይፈጥሩ ይከላከላሉ ፡፡ በወረዳ ላይ ያሉ መሳሪያዎች በጣም ብዙ ኤሌክትሪክ ሲፈልጉ የወረዳው መግቻ ይዘጋል ወይም ይጓዛል ፣ የኤሌክትሪክ ፍሰት ይረብሸዋል ፡፡ የኃይል መቆጣጠሪያ የኃይል መሙያ ተቆጣጣሪው - ቻርጅ መቆጣጠሪያ ተብሎም ይጠራል - ለስርዓት ባትሪዎች ትክክለኛውን የኃይል መሙያ ቮልት ይይዛል ፡፡ ቀጣይነት ያለው ቮልቴጅ ከተመገቡ ባትሪዎች ከመጠን በላይ ሊሞሉ ይችላሉ። የኃይል መሙያ ተቆጣጣሪው ቮልቱን ይቆጣጠራል ፣ ከመጠን በላይ መሙላትን ይከላከላል እና ሲያስፈልግ የኃይል መሙያ ይፈቀዳል። ሁሉም ስርዓቶች ባትሪዎች የሉትም-ለተጨማሪ የስርዓቶች አይነቶች የሚከተሉትን ይመልከቱ-3 ዓይነት የመኖሪያ የፀሐይ ኃይል ስርዓቶች ፡፡
ይህ ዜና የወጣው የኔቶ መሪዎች በማድሪድ ሲያደርጉት የነበረውን ስብሰባ ማጠናቀቃቸውን ተከትሎ ነው፡፡ የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ጆ-ባይደን የኔቶ ጉባኤ ማጠቃለያ ላይ ለዩክሬን ተጨማሪ የጦር መሳሪያ የሚውል የ800 ሚሊዮን ዶላር ድጋፍ ይፋ ማድረጋቸው ይታወቃል፡፡ ጆ-ባይደን "ከዩክሬን ጋር ያለንን ትስስር ይበልጥ እናጎለብታለን ፤ ይህም ዩክሬናውያን በሩሲያ እንዳመይሸነፉ እስክናረጋግጥ ድረስ የሚቀጥል ይሆናል" ነበር ያሉት፡፡ ይህን ተከትሎም ታዲያ የበርካቶችን ህይወት የቀጠፈ የሚሳየል ጥቃት በዩክሬኗ ኦደሳ ግዛት ላይ እንደተፈጸመ የፈረንሳዩ የዜና ወኪል /ኤ.ኤፍ.ፒ/ ዘግቧል፡፡ ሚሳዔሎቹ የተተኮሱት በዛሬው እለት ሲሆን፤ ከጥቁር ባህር የኦዴሳ ወደብ በስተደቡብ 80 ኪሎ ሜትር (50 ማይል) ርቀት ላይ የሚገኘውን አፓርትመንት ህንጻ እና የመዝናኛ ማእከልን መምታታቸው ተገልጸዋል፡፡ ጥቃቱ በዩክሬን ምድር በመካሄድ ላይ ያለውን ጦርነት ይበልጥ እንዳባበሰውም እየተነገረ ነው፡፡ የዩክሬን ፕሬዝዳንት ጽ/ቤት ከፍተኛ ባለስልጣን ኪሪሎ ቲሞሼንኮ በቴሌግራም እንዳሰፈሩት አሁን ላይ የሟቾች ቁጥር ሁለት ልጆችን ጨምሮ 19 ደርሷል። የኦዴሳ ወታደራዊ አስተዳደር ቃል አቀባይ ሰርጊ ብራቹክ በቴሌቭዥን ቃለ ምልልስ ላይ እንደተናገሩት በቢልሆሮድ-ዲኒስትሮቭስኪ የተካሄደው ጥቃት ከጥቁር ባህር በበረሩ አውሮፕላኖች ነው ብለዋል። የተተኮሱት ሚሳዔሎች "በጣም ከባድ እና ኃይለኛ" መሆናቸውም አክለዋል ቃል አቀባዩ፡፡ የሰሜን አትላንቲክ ጦር ቃል ኪዳን ድርጅት (ኔቶ) ዋና አዛዥ ጄንስ ስቶልተንበርግ ከቀናት በፊት ዩክሬን ከሁለተኛው የዓለም ጦርነት ወዲህ በአውሮፓ ውስጥ ታይቶ የማያውቅ 'ጭካኔ' እያጋጠማት ነው ማላተቸው ይታወሳል፡፡ ዋና አዛዡ ዩክሬን ከሩሲያ መጠነ ሰፊ ጥቃት እየተሰነዘረባት በመሆኑ፤ የኔቶ አባል ሀገራት ዩክሬንን መደገፋቸው ሊቀጥሉ እንደሚገባም አሳስበዋል፡፡ የኔቶ አጋሮች የክሬምሊንን ሃይል ለማስቆም በሚደረገው ጥረት - ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ የሚሄደውን ከባድ እና ረጅም ርቀት የሚምዘገዘጉ መሳሪያዎችን ጨምሮ በቢሊዮን ዶላሮች የሚገመቱ የጦር መሳሪያዎች ወደ ኪቭ ማስገባታቸው የሚታወቅ ነው። ይህ በእንዲህ እንዳለ ሩሲያ በዩክሬን ላይ እየተቀዳጀችው ያለው ወታደራዊ ድል ያሰጋው የሰሜን አትላንቲክ ጦር ቃል ኪዳን ድርጅት (ኔቶ) የጦሩን ቁጥር ከ40 ሺህ ወደ 300 ሺህ ለማሳደግ እየሰራ መሆኑ ማስታወቁም አይዘነጋም፡፡
ንሃገር ምሕላይን ንዓመጽቲ ምእዛዝን ክልተ ዝተፈላለዩን ዝጻረሩን ኣርእስታት’ዮም። ንስለ ሃገር ብምባል ህዝቢ ኤርትራ ድሕሪ ናጽነት ዝኸፈሎም መስዋእትታት ካብ መጥን ንላዕሊ ብዙሓት’ዮም። ልምዲ ህዝቢ ኤርትራ ንሓድሕድ ሓለፋ ምሃብ ስለዝዀነ’ዩ ናጽነት ተረኺቡ ኸሎ ህዝቢ ንርግኣትን ዕቤትን ሃገሩ ኽብል ብዙሕ ዋጋታት ከፊሉ። ከምቲ ዝግባእ ናጽነት ምርካብ ማለት መስዋእቲ ምኽፋል ሓሊፉ፡ ብስራሕ ዝዕበየሉ መድረኽ’ኳ እንተነበረ፡ መስዋእቲ ምኽፋል ኣየቋረጸን። ሃገራዊ ኣገልግሎት ክእወጅ ከሎ ንኣብነት ብዙሓት ኣብ መሪሕነት ዝነበሩን ካልኦት ዜጋታትን ዕቃበታት’ኳ እንተነበሮም ንፖለቲካዊ ርግኣት ብምቕዳምን፡ ንሓሳብ ካልኦት ናይ ምስማዕ ባህሎም ንምኽባርን እቲ መደብ ተበጊሱ። እቶም ፈለማ ናብ ሃገራዊ ኣገልግሎት ዝተወስዱ መንእሰያት እቶም ኣብ ምሕራር ሃገር ቅድሚ ናጽነት ብዝነበረ ባህሊ ተበኪሎም ተባሂሎም ተባሂሎም፡ መንግስቲ ደርግ ብዘመዝገቦ ገበናት ተኸሲሶም ተኣሲሮም ዝነበሩ መንእሰያት’ዮም። ካብቲ መዓልቲ’ቲ ንድሕሪት፡ እቲ ስልጣን ክብሕት መደባት ኣዋዲዱ ድሮ ኽዕወተሎም ጀሚሩ ዝነበረ ጉጅለ፡ ንህዝቢ ዘይኰነ፡ ንገዛእ’ቲ ጉጅለ እትኸውን ሃገር ከረጋግጽ ከምዝሰርሕ ዘስተውዓሉሉ ውሑዳት ኣይነበሩን። ኣብ ቀዳማይ ዙርያ ሃገራዊ ኣገልግሎት ዝተሳተፉ መንእሰያት ብቓላት መራሒ’ቲ ጉጅለ ማዳ ሃገር ምስተባህሉ እቲ ጉጅለ ኣንጻር ህዝቢ ኽገጥም ከምዝተዳለወ ንጹር ኰይኑ። ሓፈሻዊ ዝግበረሎም ዝነበረ ጽልኣት ዝመልኦ ኣተሓሕዛን ዘስተውዓሉ እቶም ቀዳሞት ናይ ናጻ ኤርትራ ወተሃደራት ንዕላማ’ቲ ህዝቢ ገና ዝግርሃሉ ዝነበረ ጉጅለ ኸስተውዕልዎ ግዜ ኣይወሰደሎምን። ሃገር ንምህናጽን ንምድሓንን ክጠቅም ዝተጀመረ ምዃኑ ህዝቢ ዝተረድኦ ሃገራዊ ኣገልግሎት፡ ሃነጽቲ መንእሰያት በቲ ጽባሕ ክተልብዎ ዝኽእሉ ለውጢ ኣቐዲምካ ብምቕጻዕ፡ ኣእምሮኦም ኣደንዚዝካ፡ ልቦም ኣቕሒርካ፡ ዕላማን ትርጉምን ህይወቶም ንኽመዛበሎም ዝተበገሰ መደብ ኰይኑ። ካብቲ መዓልቲ’ቲ ክሳብ ሎሚ ን22 ዓመታት ሃገራዊ ኣገልግሎት፡ ዜጋታት ሃገሮም ስለዘፍቅሩ ዝፍጽምዎን ኣብ ስራሕን ምክልኻልን ሃገር ከለዉ ብወከልቲ ናይቲ ጉጅለ እናተሳቐዩ ዝኸዱሉ፡ ሓይሊ ፍቕሪ ሃገርን ሓይሊ ስቓይ እቶም ምስ ምስ ሃገር ከጻልኡ ዝተላእኩን ዝቃለሱሉ ዓውዲ’ዩ ዀይኑ። ካብ ግዜ ናብ ግዜ ሃገራዊ ኣገልግሎት ከም መሐየሊ ሃገር ዘይኰነ፡ ከም መደስከሊ ኩለንተናዊ ዕቤት ሃገርን ከም መቕጽዒ ናይቶም ድሮ ኸጸብቕዋ ዝተበገሱን መንእሰያት ኰይኑ። ናይቶም ይቕረ ግበሩልና ኸይተባህሉ ይቕረ ይኹንኩም ዝብሉ ንዱላት ወደስቲ ህግደፍ ጠዋይ ትንተና ገዲፍካ እቲ ኣብ ኤርትራ ዝኸውን ዘሎ ርኡይ ነገር’ዩ። ስቓይ ብዘይካ ስቓይ ምዃኑ ብምብዛሕ ዘረባ ካድራት ጣዕሚ ኣይከውንን’ዩ። መቕጻዕቲ ንዝበደለ ጥራይ’ዩ ዝወሃብ። ይነገር ኣይነገር እቲ ቐጻዒ ብገለ መኽንያት ከይተቐየመ ኣልዕል ኣቢሉ ኣይቀጽዖን’ዩ። ስለዚ ‘ህግደፍ ንኤርትራውያን መንእሰያት ብምንታይ ስለዝተቐየመሎም’ዩ ንርብዒ ዘመን ከየዕረፈ ዝቐጽዖምን ነናብ ዝኸድዎ እናሰዓበ ዕረፍቲ ዝኸልኦምን ዘሎ፧’ ዝብል ሕቶ ክለዓል ግዲ ይኸውን። መንእሰያት መጻኢ ሃገርዘውሕሱ ሕመረት ሕብረተሰብ እንተዀይኖም፡ ነዚ ሕመረት ምቕታል ማለት ንመላእ ሕብረተሰብ ምቕታል ማለት’ዩ። ስለዚ ህግደፍ ንዘዝጐበዙ መንእሰያት ከም ምሩኻት ካብ ማእከል ቤቶም እናጨፍጨፈ ወሲዱ ንዓመታት ዝቐጽዓሉ መኽንያት፡ ኣንጻር ህዝቢ ኤርትራ ዝቃለስ ንጹር ዕላማ ስለዘለዎ ጥራይ’ዩ ክኸውን ዝኽእል። እቲ ዕላማ ከምቲ ልሙድ ናይ ውልቀመለኽቲ ምውናን ስልጣንን ምኽዕባት ቢልዮናት ዶላራትን ወይ ውን ወይ’ውን ካልእ ካብኡ ዝገድድ ስዉር መልእኽቲ ይኹን፡ ንሃገር ዘውርደላ ማህሰይቲ፡ ኣብ ህዝቢ ዘብጽሖ ዘሎ ምጽናት ሓደ’ዩ። እቶም እዚ ኹሉ ዝወርድ ኣደራዕ ብሓልዮት ሃገር ምዃኑ ከእምኑ እናጸዓሩ፡ ሃገር ክትጸድፍ ከላ ዘጣቕዑ ዘለዉ፡ ንቓላቶም ይኣምንዎ እንተዀይኖም ንኹሉ’ቲ ዝወርድ ኣደራዕ ባዕላቶም ምስተሰከምዎ ንህዝቢ ኤርትራ ይመለስዎ። ውሉዶም ንዕስራ ዓመት ኣብ ቤቶም ከይነብሩ፡ ስድራ ኸይምስርቱ፡ ህይወቶም ከይመርሑ ምስተኸልከሉ ሽዑ ትኽክል ምዃኑ ይመስክሩ። ደቆም ኣብ መገዲ ስደት ኣብ ምድረበዳን ባሕርን ምስሞቱ፡ ውላዶም ብጽጋቡ ኸምዝሞተ ይመስክሩ። ውላዶም ከም ግፍዒ ባርነት ህግደፍ ከምልጥ ኣብ ማእከል ከተማ ብተመልከተለይ ምስተቐትለ፡ ሽዑ እቲ ውላዶም ጌገኛ ብምዃኑ ከምዝተቐትለ መስኪሮም ብዘይሓዘን ይንበሩ።እንተዀነ፡ እዚ ኣዝዩ ብርቱዕ ስቓይ ስለዝዀነ፡ ህዝቢ ኤርትራ ኣብቶም ዘሽካዕሉሉ ይኹን ኣብ መቕርቦም ክወርድ ዘይምነዮ’ዩ። ህዝቢ ኤርትራ ቃልሲ ዘበገሰሉ መኽንያት ዘዘርከበ ገዛኢ እናቐጽዐ ከናብሮ፡ ንዘልኣለም ክጻወርን ክጭፍለቕን ስለዘይክእል’ዩ። ብምብራቕን ብምዕራብን ዝመጸ ወፍሪ ቱርኪ ክሳዕ ሎሚ ‘ግዝኣት ቱርኪ’ እናተባህለ ሰባት ዝስክሑሉ ጨካን ኣተሓሓዛ’ዩ ኔሩ። ካልኦት ንህሰም መግዛእቲ ዝገልጹ ምስላታት’ውን ኣለዉ። ብዘበን ውበ ዝጸመመ፡ ውበ ኽብል ነበረ’ውን ተባሂሉ። ህዝቢ ኤርትራ ካብ ርሑቕን ካብ ቀረባን ዝመጹ ሕሱማት ገዛእቲ ዘውረዱሉ መቕጻዕቲ ስለዝበዝሖ’ዩ ተቓሊሱ፡ ንሓንሳብን ንሓዋሩን፡ ንመግዛእቲ ዝምልከት ምስላ ኽምስል ዘየድልዮ ሕብረተሰብ ክምስርት ተቓሊሱ። ህዝቢ ኤርትራ ዶባዊ ናጽነት ኣረጋጊጹ፡ ንገዛእ ርእሱ ግና ካብ ደጋዊ መግዛእቲ ናብ ሃገራዊ መግዛእቲ’ዩ ሰጊሩ ዘሎ። ሰብ ርሑቕ ክሳብ ንተገዛእቲ ፈሊጦም ነቲ ህዝቢ ዘሕምሞ ዝፈልጡ ግዜ ይወስድ ይኸውን፡ ምስቲ ህዝቢ ዝነብሩ ኽተናዀልዎ ኸልዉ ግና መወዳድርቲ ዘይርከቦ ጥልመትን ስቓይን’ዩ ዝኸውን። ህዝቢ ኤርትራ ንናጽነት ተመንይዋ፡ ኩሉ ዝተሓተቶ ኸፊሉላ ስለዝዀነ ዝቐጽዕዎ ጉጅለ ድሌቶም እንታይ ምዃኑ ካብዚ ዘለዎ ንላዕሊ ክበርህ ኣይክእልን’ዩ። ንሳቶም ግና ህዝቢ ኤርትራ በዚ ዝወርዶ ዘሎ መከራ ከመስግኖም ኣብ ጐደናታት ወጺኡ ኽስዕስዕን ውዳሴኦም ክዝምረሎምን ይዳለዉ ኣለዉ። ህዝቢ ኤርትራ ተጋፊዑ ከይኣኽሎ፡ ነቲ ውርደት ምስጋና ኽህበሉ ይግደድ ኣሎ። ህዝቢ ንቕያ ናጽነት ሃገሩ ኽዝክር ክጽምብል ክነብር’ኳ እንተዀነ፡ ዓመጽቱ ብደዎም ከለዉ ናጽነቱ ምልእቲ ኸምዘይኰነት፡ ካብዚ እዋን’ዚ ንደሓር ነዊሕ እንተጸኒሖም ከኣ ጽባሕ ዝጽምበል ዘይብሉ ኽተርፍ ከምዝኽእል ይፈልጥ ኣሎ። መበል 25 ዓመት ዝኽሪ ናጽነት ኤርትራ፡ ህዝቢ ኤርትራ ብዛዕባ ትርጉም ናጽነቱ ዘስተንትነሉ ዝኽሪ’ዩ። እዚ ዝኽሪ’ዚ በቲ ዘጋጠመ ምስራቕ ናጽነቱ ኣዕሚቑ ብምሕሳብ፡ ድሕሪ ሕጂ ኣብዛ ሃገር ከምኡ ዝመስል ሓደጋ ዘየጋጥመሉ ስርዓት ክተክል ዝብገሰሉ መሰጋገሪ ምዕራፋት ታሪኽ’ዩ።
አሁን ባለንበት ወቅት በሰሜኑ የሀገራችን ክፍል በሕወሃት ጦረኝት በተለይ በጥቅምት 24 ቀን 2013 ዓ.ም በመከላከያ ሠራዊታችን ላይ በፈጸመው አስነዋሪ ድርጊት መነሻ የተፈጠረውን የሕግ ማስከበር የመንግሥት እርምጃን ተከትሎ የተፈጠረው ሰብዓዊ ቀውስ ሳይበቃ፤ ሕውሃት ወደ ሌሎች የሀገራችን ክፍል ለመስፋፋት በግልፅ እየተንቀሳቀሰ ይገኛል ብሏል፡፡ ለዚህም በቅርቡ ከኦነግ ሸኔ ጋር ያደረገው ይፋዊ ስምምነት የሚታወቅ ሲሆን ከሌሎች ተመሳሳይ ዕኩይ ተልዕኮ ካላቸው በሀገር ውስጥ ከሚንቀሳቀሱ ቡድኖች ጋር ቀውሱን ለማስፋት እንደሚሠሩ በይፋ እየገለፁ ይገኛሉ ሲልም አክሏል፡፡ ሕወሃት ሀገራችንን ለማተራመስ ከሌሎች አክራሪ ብሔርተኞች ጋር ጥምረት መመስረት የሚችልበት ሁኔታ የሚፈጠር ከሆነ ለሀገራችን አንድነት እና ሰላም በራሱ ከሚፈጥረው አደጋ በተጨማሪ ለኢትዮጵያ የውጪ ጠላቶች መሣሪያ በመሆን በሀገራችን እና በምንገኝበት ቀጠና ከፍተኛ አደጋ ሊደቅን እንደሚችል አንስቶ የኢትዮጵያ አንድነት እና ሰላም እንዲረጋገጥ የምንፈልግ ኃይሎች በሙሉ አቅማችን ተረባርበን አደጋውን እንድንቀለብስ ከዚህ በፊትም ጥሪ አስተላልፈን ነበር ነው ያለው በመግለጫው። ኢዜማ ችግሮች በኃይል አማራጭ ብቻ በዘለቄታው ይፈታሉ የሚል እምነት እንደሌለው አንስቷል ውድ አድማጮቻችን እና ተከታዮቻችን የኢትዮ ኤፍ ኤም ስርጭቶችን ቻናላችንን እና ሌሎች ዝግጅቶችን ለመከታተል የቴሌግራም ቻናላችንን https://t.me/ethiofm107dot8 ይቀላቀሉ።