text
stringlengths
14
35.3k
የመቀሌ 70 እንደርታ የእግር ኳስ ተጫዋቾች ወልድያ በሄዱበትና አንድ ደጋፊያቸው ገብረው የተመለሱ ግዜ ቧ- ኖዎች( በቧያለው አስተሳሰብ የሚመሩ ፋኖዎች) በባነር ፅፈው የተቀበልዋቸው ፅሁፍ “ወደ ኢትዮጵያ እንኳን በሰላም መጣቹ” ይላል። በቅርብ ግዜ ደግሞ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ከሩዋንዳ ጋር በመቀሌ በነበረው ጨዋታ ውጤት ማጣቱን ተከትሎ ወሎ ፕረስ በተባለ የፌስቡክ አካውንት ላይ ተፅፎ ያነበብኩት “ብሔራዊ ቡድናችን ከሜዳውና ከደጋፊው ውጭ መጫወቱ ዋጋ አስከፍሎታል” ይላል።
የድርጅቱ መስራችና ኤክስኪዩቲቭ ፕሮዲዩሰር እዝራ እጅጉ ይህ በ 1 ሰአት በሲዲ የሚወጣ ታሪክ ለማሳተም ሲነሳ ዋናው ግቡ ለኢትዮጵያውያን ባለሙያዎች ክብር ለመስጠት በማሰብ ነው፡፡ እንደሚታወቀው በሀገራችን በቀደሙት ጊዜያት ታላላቅ ግንባታዎች፣ ህንጻዎችና ግድቦች ሲሰሩ የውጭ ሀገር ባለሙያዎች ስም ከፍ ብሎ ይጠራል፡፡ አሊያ የሰራው ኩባንያ ስም በስፋት ይነሳል፡፡ ‹‹ይህ ቁጭት ውስጥ የሚከት ነው›› የሚለው እዝራ እኩል ከፈረንጆቹ ጋር የደከሙ ኢትዮጵያውያን አይታወሱም፡፡ ይህን ታሪክ ለመለወጥ የአቶ በየነን ሚና በሲዲ አጉልተን አውጥተናል ሲል ተናግሯል፡፡
የአውሮፓ ህብረት የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በኘሮግራሙ ውስጥ ግንባር ቀደም ተቋም ሲሆን የገንዘብና ማዕቀፍ ሚኒስቴር ደግሞ የፕሮግራሙ አስተዳደራዊ-የፋይናንስ አፈፃፀም በፕሮግራሙ የሥራ ስምሪት ባለሥልጣን በኩል ሃላፊነቱን ይወስዳል ፡፡ የአካባቢ ዕቅድ, አካባቢያዊ መንግስት መስሪያ ቤት ሚኒስቴር, ማዘጋጃ እና ጠቅላይ ህብረት ቱርክ ህብረት የ ግራንት ፕሮግራም ሦስት ቁልፍ ባለድርሻ አካላት, ፕሮግራሙ የአውሮፓ ኅብረት ልዑካን ቱርክ ፕሮጀክት ሁሉ እንቅስቃሴዎች ሞገስ ተጠያቂ ይሆናል ሳለ. የፕሮግራሙ አጋርነት በፕሮግራሙ ወሰን ውስጥ በተከናወነው “የአካባቢያዊ የክረምት ቱሪዝም ትብብር ፕሮጀክት” የፕሮጄክት አጋርነት የተቋቋመው በzርዙር እና ቡልጋሪያ ውስጥ በሚገኘው ባሳንኮ ከተማ መካከል ግንኙነት ለመመስረት ነው ፣ የሰሜን ምስራቅ አናቶሊያ ልማት ኤጀንሲ (KUDAKA) ደግሞ የፕሮጄክት አጋር በመሆን ያገለግላሉ ፡፡
የአቃቤ ሕግን ማሰረጃ ያዳመጠው ፍርድ ቤቱ፣ ዳንኤል እንዲከላከሉ ብይን የሰጠ ሲሆን የተከሳሽ መከላከያ ምስክርን ፍርድ ቤቱ ካዳመጠ በኋላ ውሳኔ ያስተላልፋል ተብሎ ይጠበቃል።
ዶክተር ሐና ባለፈው አስርት ዓመታት ውስጥ ከ 5000 የሚበልጡ ጉዳዮችን ሲያስተናግድ ከታወቁት የሕንድ ሐኪሞች መካከል አንዱ ነው ፡፡
እዚህ ላይ ከተጠቀሰው በቀር, የዚህ ይዘት ማንኛውም ክፍል እንዲታይ, እንዲባዛ, ዳግም እንዲታተም, እንዲሰቀል, እንዲለጠፍ, እንዲተላለፍ ወይም እንዲሰራ, በማንኛውም መንገድ ወይም በማንኛውም መንገድ, በኤሌክትሮኒካዊ, በመካኒካል, በፎቶ ኮፒ, በመቅዳት ወይም በሌላ የቅጂ መብት ባለአደራ. ለንግድ ዓላማዎች ግላዊ ወይም ውስጣዊ ግላዊ በግል ወይም ለውስጣዊ ግላዊ ተፈፃሚነት የተሰጠ ፈቃድ, ለህትመት ምንም ማስተካከያ እንዳልተደረገ ሁሉ ይዘቱን ኮምፒተር ኮምፒተርዎን ለማሳየት እና ለማውረድ, ለመጠቀም እና ለማተም, እና ሁሉም የቅጂ መብት እና ሌሎች የባለቤትነት ማሳወቂያዎች ተጠብቀው ይገኛሉ. ሁሉም የንግድ ምልክቶች በእንደዚህ አይነት አገናኞች ውስጥ መጠቀሳቸው ተስማምተው ከሆነ በሌሎች ኤችቲኤምኤል ሰነዶች ውስጥ የሚገኙትን ሰነዶች (ዩአርሊን ሬን መኪኖርስስ (ዩ.አር.ኤል.)) ፍቃዶችን እንዲያካትቱ ፈቃድ ተሰጥቷል. በዚህ ውስጥ የተሰጠው ፍቃድ ይዘቱን በድጋሜ ላይ የማከል መብት አይኖረውም. የማቴሪያሉን እቃዎች መቀየር ወይም ለሌላ ማንኛውም ዓላማ ማዋል የቅጂ መብት እና ሌሎች የባለቤትነት መብቶችን መጣስ ነው. የተወሰኑ ይዘቶች አጠቃቀም በ ውስጥ በተጠቀሰው ተጨማሪ ገደቦች የተመለከቱ ናቸው.
Home»Posts Tagged "ሙስና እና የገንዘብ ችግሩን ለመፍታት ሁለት ፖሊሲዎች"
ስንት ምንዝሮች እና ተከታታይ ሱማኒ ንጉሶች?
የጨመሩ የክፍሉ ሰራተኞች/ግለሰቦች/ እንጅ የመደብሩ ባለደረባዎችን በመላ የማያጠቃልል ለመሆኑ÷ 3. የጸሐፊው ዓላማም ሆነ የጽሑፉ ግብ በማጣመም ሌላ አንድምታ በመስጠትም “በኢሳት” የመጣ በዓይኔ ብሌን”
አቤቱታቸው፣ በኤጲስ ቆጶሳት ምርጫ ሥነ ሥርዓት ደንብ አግባብና በእግዚአብሔር ስም በእውነት የቀረበ መኾኑን ያረጋገጡት ካህናቱና ምእመናኑ፤ አስመራጭ ኮሚቴው፣ ከወገንተኛነት በጸዳ መልኩ ለነገዪቱ ቤተ ክርስቲያን በማሰብ፣ የበግ ለምድ የለበሱ ነጣቂ ተኵላዎችን በማስረጃዎች እየለየ በመወሰን ምርጫውን እንዲያካሒድ ተማፅነዋል፡፡
4. ኣምላኽ ኣብ ምድሪ ንዘለዉ ኣገልገልቱ ኸም ዚውድቦም ብኸመይ ንፈልጥ፧
የግንኙነት መረቦች ተጠናክረው የንግዱ ማህበረሰብ የእርስ በእርስ ትስስር እንዲሰፋ ከማድረጉም በላይ ማህበረሰቡ በንግድ አማራጮች ላይ በስፋት እንዲሳተፍ ይረዳል። የሚፈልገውን ነገርም በጊዜው እንዲሸምት ዕድሉ እያመቻቸለት ነው የሚሉት አቶ ሳምሶን፤ የትራንስፖርት አማራጮችን በማስፋትና በመንገዶች ላይ ምቹ ሁኔታ በመፍጠራቸው አገሪቱ የኢኮኖሚ አቅሟን እንድታሳድግ ሆናለች። በተለይም የፈጣን መስመር ዝርጋታው ብዙ ችግሮችን እየፈታ ይገኛል። ይሁን እንጂ በዚያው ልክ ችግሮች መኖራቸው ለሥራው እንቅፋት እየሆነ መምጣቱን ይጠቅሳሉ።
ከንቲባ ካን ካንሲንሰን ወደ ፐፍላቫን ኬዎ ከተጎበኙ በኋላ, Mustafa Tamtam, የ 1 ቅርንጫፍ ቅርንጫፍ, Yavuz Yurkq, የቅርንጫፍ ምክትል ፕሬዚዳንት አይሀን ያይድዝ, Halkalı ተወካይ የሆኑት ኤድል ያኒስም ተካተው ነበር.
አያይዘውም ጠ/ሚ/መለስ ቤተመንግስት ውስጥ ነው የሚኖሩት፡፡ቤተመንግስት ደግሞ የራሱ አስተዳደር ያለው ትልቅ
ቅዱስ ኣቦና ር.ሊ.ጳ.፥ እግዚኣብሔር ወትሩ ናይቲ ብክብሪ ናይ ምትሳእና ውሕስነት እዩ
እንታይ ዓይነት ውህበት እዩ ብሓቂ ንኸተማስወሉ ዚድርኸካ፧ ኵላትና፡ ካብ ሓደ ብግዲ ዘይኰነስ፡ ብፍቕሪ ተደሪኹ ዚህብ ሰብ ክንቅበል እዩ ዜሐጕሰና። ንምሃብ ብዚምልከት፡ ድራኸ ኣገዳሲ እዩ። ንዓና የገድሰና እዩ። ብዝያዳ ግና፡ ንኣምላኽ እዩ ዜገድሶ። ነቲ ሃዋርያ ጳውሎስ ብመንፈስ ተደሪኹ ኣብ 2 ቈረንቶስ 9:7 እተዛረቦ ቓላት መርምሮ።
‘ነብያችሁ ይዞት ከመጣው መልእክት ውስጥ የምታቀርብልን ይኖርሀል?’ አለ ንጉሱ።
በአሁኑ ወቅት በሃገራችን በኢትዮጵያ የሚታየው ሕዝባዊ እምቢተኛነት የህወሓት/ ኢህአዴግ “ከፋፍለህ ግዛው” ስርዓት የሚያከትምበት ጊዜ መቃረቡን የሚያመለክት ነውና ኢትዮጵያውያን ሁሉ፤ ለኢትዮጵያ ሃገራቸው፤ ለመብታቸውና ለዴሞክራሲ ምስረታው ትግል በጽናት፤ በመተባበርና በመደጋገፍ ሕዝባዊ አመጹን፤ እምቢተኛነቱንና ትግሉን እንዲቀጥሉበት አደራ ይላል፤ ድጋፉን ይገልጻል፤
ፕ/ር በየነ፡- አንተ አረጀህ ካልከኝ እንጂ እኔ አላረጀሁም። ጤነኛ ነኝ። በደንብ አስባለሁ። እድሜዬም የዶ/ር ነጋሶን ያህል አይደለም። ራሴንም በግል መርጬ ወይም አስመርጬ አላውቅም። ርምጃን ምክንያታዊ በሆነ መንገድ የማውቅ ሰው እንደሆንኩ እረዳለሁ።
ዓርቢ 10 ሕዳር – ፕሮግራም ሬድዮ መድረኽ – Erimedrek
እንደ እርሳቸው ያለ ፊትም አልነበረ፤ አሁንም የለ፤ ምናልባት፣ ምናልባት ወደፊት ሊኖር ይችላል! March 13, 2012
ዋናዉ ገጽ » ዜና » አሚኖ በ Minerva 10 የተራቀቀ የክፍያ ቴሌቪዥን ስርዓት አማካኝነት የ Aria መሣሪያዎችን ያረጋግጣል
የበረራን አገልግሎት ለሁሉም ለማሻሻል ከአምራቾች፣ ከቁጥጥር ባለስልጣኖች፣ ከአብራሪዎችና በዓለም ዙሪያ ከሚገኙ አየር መንገዶች ጋር አብረን ለመስራት እያደረግናቸው ስላሉ ጥረቶች ተጨማሪ መረጃ እነሆ።
የሀንታ ቫይረስ እንደ አዲስ አልተቀሰቀሰም – ዜና ከምንጩ
አርቲስት ግሩም ኤርሚያስ የጥፋት ሐዋርያ ሲሆን
55% የሚሆኑት ፈረንሳዮች ቀጣዩ ፕሬዝዳንት እንደ ኢኮኖሚያዊ ቀውስ ሁሉ ሥነ-ምህዳራዊ ቀውሱን ከግምት ውስጥ ማስገባት አለባቸው ብለው ያምናሉ። ይህ ዛሬ በኒኮላው ሂዩዝ መሠረት (ኤን.ኤን.ኤን.) ከገለፅነው እና ከቅድመ ዕይታችን ካተምነው የሃሪris መስተጋብራዊ ምርጫ ትምህርቶች አንዱ ነው ፡፡
የስኳር በሽታ ሊድን አይችልም። ስለዚህ የስኳር ሕመምተኛ የሆነ አንድ ወጣት የሰጠውን ቀላልና ግልጽ ምክር መከተል ይበጃል:- “ለሰውነት እምብዛም ጥቅም ከማይሰጡ አሸር ባሸር ምግቦች ራቁ፣ የአካል ጥንካሬያችሁን ጠብቁ።”
ዎ፡ ጐይታና! ብኽመይ ነዚ ዕዮን ነቲ ብርቱዕ ሓይሊን፡ ነቶም ህኩያትን ዘይእሙናት ሰባት፡ ከምዝሃብካዮ ክርድኣና ኣይኽእልን ኢዩ። ስለ እቶም መዓልቲን ለይቲን፡ ምእንቲ ዓየይቲ ክለኣኹ፡ ክጽልዩ ዝመሃርካዮም ነመስግነካ። ጐይታ፡ ምእንቲ ዉሉድካ ንመንግስቲን ንኽብሪን ጐይታኦም ክነብሩ፡ ከምኡውን ጸሎቶም ክንድ ምንታይ ውጽኢታዊ ምዃኑ ክእመኑ ክኽእሉ፡ መንፈስካ ተንፍሰሎም። ኣብዚን ኣብ ኵሉ ልማኖናን፡ ብእምነትን ብፍቕሪን ናብ እግዚኣብሄር እንገብሮ ጸሎት፡ ርግጽን እኹል ትሩፍን መልሲ ከምዝረክብ፡ ምሉእ ልብና ንሃብ። ኣሜን።
የኢትዮጵያ የመንግሥት ኮምዩኒኬሽንስ ጉዳዮች ፅሕፈት ቤት ኃላፊ ሚኒስትር ለውጭ...
የዶ/ር ዓብይ ዓይናለም ምላሽ፦ ውድ ጠያቂያችን ፋንታሁን በቅድሚያ ችግርህን ገልፀህ ከዘ-ሃበሻ ጋር ለመመካከር ስለወሰንክ እናመሰግናለን፡፡ በመቀጠል ወደ ጉዳይህ ስንገባ በትዳር አጋርህ ላይ የተፈጠረው የወሲብ ፍላጎት መቀነስ ብሎም መጥፋት እንዳስጨነቀህ እና እንዳሳሰበህ ምንም እንኳን እናንተ ብትዋደዱም በመሀከላችሁ የተፈጠረው ችግር ሊለያያችሁ እንደሚችል ያለህን ስጋትህን ገልፀሀል፡፡ ውድ ጠያቂያችን ፋንታሁን በቅድሚያ አንድ ነገር ተገንዘብ፡፡ ይህ አይነቱ ችግር የአንተ እና የባለቤትህ ችግር ብቻ ሳይሆን የበርካታ ባለትዳሮች ችግር መሆኑን፡፡ ሌላው በቅርቡ በእስራኤል ሀገር በኢየሩሳሌም ዩኒቨርሲቲ በተደረገ አንድ ጥናት ወሲብ የመፈፀም ፍላጎት ከሰው ወደ ሰው የተለያየ መሆኑን እና በተፈጥሮ አንዳንድ ሰዎች ከፍ ያለ ወሲባዊ ፍላጎት ሲኖራቸው ሌሎች ደግሞ አነስተኛ የሆነ ወሲባዊ ፍላጎትን ይዘው ይወለዳሉ፡፡ በዚሁ ጥናት ላይ በተደረገ ፆታዊ ንጽጽሮሽም ሴቶች ከወንዶች ያነሰ ወሲባዊ ፍላጎት እንዳላቸው ተደርሶበታል፡፡ ይሁን እንጂ የአንተ ባለቤት ላይ እንደሚታየው አይነት ዝቅተኛ የሆነ ወሲባዊ ፍላጎት (ሴክሽዋል ዲዛየር) በእንግሊዝኛ ሀይፓ አክቲቭ ሴክሽዋል ዲዛየር ዲስኦርደር በመባል የሚታወቅ ሲሆን ዋነኛ መገለጫውም ምንም አይነት አካላዊም ሆነ አዕምሮአዊ ችግር ሳይኖር ወሲባዊ ፍላጎትን ማጣት እና በወሲባዊ እንቅስቃሴ ምንም አይነት የደስታ ስሜት ያለመስማት ይልቁኑ፣ በተግባሩ የመረበሽ ስሜትን ማስተናገድ ነወ፡፡ ይህንን መሰል ስሜት በርካታ ሴቶች በተለያየ ምክንያት ለተወሰነ ጊዜ የሚያስተናግዱት ሲሆን በአንዳንድ ሴቶች ላይ መጠኑም ሆነ የጊዜ ርዝማኔውም ከፍ ያለ ነው፡፡ ቀደም ባለው ጊዜ ይህ አይነቱ የወሲብ ፍላጎት መጥፋት እንደ ችግር አይቆጠርም ነበር፡፡
(፩) ነጋዴዎች የሆኑ ሰዎችና የንግድ ማኅበሮች በሚወሰነው ደንብ በዚህ ምዕራፍ በተመለከቱት ቊጥሮች የሒሳብ አያያዝ ድንጋጌዎች መሠረት መሥራት አለባቸው።
3. በቀጣይ ምርጫ ቦርድ በጠቅላላ ጉባዔው ውሳኔ ላይ ጥያቄ የሚያነሳ ቢሆን ብሔራዊ ምክር ቤቱ የጠቅላላ ገባዔውን ወክሎ ምላሽ እንዲሰጥ የሚሉት፤
የፌስቡክ እና የሌሎች ማህበራዊ ሚዲያዎች ሳንሱር የቀረውን ይሰራል ፡፡ በቁጥጥር ስር የዋሉት ተለዋጭ ጣቢያዎች የደህንነት መረብ መረቦችን ብቻ በመግፋት Vrijland ን እስከ ሞት ድረስ ዝም ይላሉ ፡፡
አሳማ ቢን ላደን ማን ነው? – AFRO ADDIS
ሉቃስ የዘገበው ሦስተኛው መዝሙር የብዙ መላእክት መዝሙር ነው። እነዚህ መላእክት ስለ ኢየሱስ ታላቅነት ወይም ስለ ኃይሉና ስለ መጭው መንግሥት ከመዘመር ይልቅ፣ በእግዚአብሔር ፍቅር ላይ ትኩረት አድርገዋል። ሉቃስ ከመዝሙራቸው ውስጥ ሦስት ነገሮችን ለይቷል፦
ብመሰል ጤሳ ዝተሰርሐ ገዛ ዝግባእ መስርሕ ብምፍጻም ንኻልእ ሰብ ክሸይጥ ይኽእል፣ ሸያጣይ ግን ተመሊሱ ካልእ መሬት ጤሳ ናይ ምሕታት መሰል ኣይህልዎን፣
የኤሌክትሪክ መለዋወጫ ፣ የllል ክፍሎች የአታሚዎች ፣ የኮምፒተር ክፈፎች እና የመሳሰሉት ፡፡
አንቀጽ ፮፻፴፭ ሴቶችንና ለአካለመጠን ያልደረሱ ልጆችን ለዝሙት አዳሪነት በማቃጠር መነገድ
የኢትዮጵያ የሳይንስ፣ ቴክኖሎጂ እና ኢኖቬሽን ፖሊሲ በ2004 ዓ.ም የፀደቀ ሲሆን ሀገሪቷ ውጤታማ የሆኑ የውጭ ቴክኖሎጂዎችን ለማፈላለግ፣ ለመምረጥ፣ ለማስገባት እንዲሁም ለመጠቀም የሚያስችላትን ሀገራዊ የኢኖቬሽን ስርዓት ለመፍጠርም ያለመ ነው። የፖሊሲው ዓላማ ውጤታማ የሆኑ የውጭ ቴክኖሎጂዎችን በማፈላለግ፣ በመምረጥ እና በማስገባት በማምረቻና በአገልግሎት መስጫ ተቋማት ውስጥ የመማር፣ የማላመድ እና የመጠቀም ሀገራዊ አቅም ለመገንባት የሚያስችል የቴክኖሎጂ ሽግግር ማዕቀፍ መፍጠር ነው። የሀገሪቷን የሳይንስ፣ ቴክኖሎጂ እና ኢኖቬሽን ችግሮች ጥናትና ምርጥ ተሞክሮ ያላቸው የሌሎች ሀገራት ሁኔታ ላይ የዳሰሳ ጥናት የተካሄደ ሲሆን በዚህም መሰረት አስራ አንድ ወሳኝ የፖሊሲ ጉዳዮች ተለይተዋል። እነዚህም፡- የቴክኖሎጂ ሽግግር፣ የሰው ሀብት ልማት፣ የማምረቻና የአገልግሎት ሰጪ ተቋማት፣ ምርምር፣ የፋይናንስ ሥርዓትና ማበረታቻ ሥርዓት፣ ብሔራዊ የጥራት መሰረተ ልማት፣ የዩኒቪርሲቲዎች፣ የምርምር ተቋማት፣ የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ሥልጠና ተቋማትና የኢንዱስትሪ ትስስር፣ የአዕምሯዊ ንብረት ሥርዓት፣ የሳይንስና ቴክኖሎጂ መረጃ፣ የአካባቢ ልማትና ጥበቃ እንዲሁም ዓቀም አቀፍ ትብብር ናቸው። ሀገራዊው የኢኖቬሽን ሥርዓት አስተዳደር መዋቅር የፖሊሲውን አፈፃፀም ለመምራት፣ ለመደገፍ እና ለመከታተል እንዲያስችል ተዘርግቷል። የኢኖቬሽን ሥርዓቱ ዋና ዋና ተዋናዮችም፡- ሀገራዊው የሳይንስና ቴክኖሎጂ ምክር ቤት፣ የሳይንስና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር እና ሌሎች ሚኒስቴር መስሪያ ቤቶች እንዲሁም የኢኖቬሽን ድጋፍና የምርምር ሥርዓት ናቸው።
የኦክቲ ፓርቲ ማኒሳ ምክትል ሙባፋር ይትታሽ በጨርቃ ጨርቅና በቀላል ባቡር መስመር መካከል በ Izmir-Ankara እና በ 2 እየሰሩ ይሠራሉ. የሲዊዝ ፓርቲ ፓርቲ መሪ አቶ ማኒሳ ምክትል ርዕሰ-ጉዳይ ነዉ. Muzaffer Yurttaş, [ተጨማሪ ...]
ከአማርኛ ቋንቋ በተጨማሪም በተለያዩ የዉጭ ቋንቋዎች መሰል ታሪኮች እንዲሰራጩ በመደረግ ላይ ነዉ።
አንዳንዶቹ ሰልፎች ወደብጥብጥ ተሸጋግረዋል፤ ነውጠኞቹ በጃፓን ስታይል የተሰሩ ምግብ ቤቶችን፣ የመገበያያ አዳራሾችን እና ሱቆችን አጥቅተዋል፣ እንዲያውም አንዳንዶቹ የጃፓን መኪናዎችን ለማቃጠል ሞክረዋል፡፡ የመስመር ላይ እንቅስቃሴዎች የቅርብ ክትትል በሚደረግበት እና የመንግስት ደህንነት ኃይሎች በከፍተኛ ሁኔታ በሚተገበርበት አገር፣ ብዙዎች ይህን ያህል አመጽ እንዴት ሊከሰት እንደቻለ ተገርመዋል፡፡
ለመሆኑ Win-Win የሚባል ዲፕሎማሲያው ቃል ምን ማለት ነው?
ክርስትያን ትምኒትክ። እንተ እስኻ ግን መጣቆሲ ተረፍ ወያኔ ሌባ በል ቅርጽ በል እምበር ክነግስ ምኻኑ ፍለጥ እንታይ ከምተምጽእ ክንሪኢ ኢና።
ከፕሬዚዳንቱ ወደ ግሉ ሴክተር ወሳኝ ጥሪ
የሚኖርበት ሆቴል ክፍል አንዲት በጣም ቆንጆ፣ ቅርጿ የሚያማልል፣ ዐይነ - ግቧ የሚስብ ሴት፤ ስስ ቀሚስ ለብሳ፣ ፊቱ ሽንጥና ዳሌዋን እያማታች ትንጎራደድበት ጀመር፡፡
ክርስትናን በተወሰነ ባህላዊ ማንነት አጥረው “ክርስትና የራሱ ባህል ስላለው ክርስቲያን ባህልን መዋጀት አያስፈልገውም” በሚል እሳቤ የሚያምኑ ወገኖች ቢኖሩም ከተጨባጭ ሁኔታ አንጻር ግን ክርስቲያን ሴቶችም ሆኑ ወንዶች በሚኖሩበት ማኅበረሰብ ያለውን የአለባበስ ባህል ከክርስትናቸው ጋር አጣጥመው ሊዋጁ ይገባል እንላለን። ክርስቲያን በሕይወቱ ክርስቶስን መምሰል እንዳለበት ግልጽ ነው። ከክርስትናው ጋር በሚጣጣም (በማይጋጭ) መልኩ የአካባቢውንም ባህል መዋጀትም መልካም ነው። ይህም ቅዱሳን ሐዋርያት ጭምር የሚያስተምሩትን ሕዝብ አለባበስ ለብሰው በማስተማራቸው ተገልጧል። ክርስቲያንም በአካባቢው ባህል መሠረት መልበሱ ራሱንም ሆነ ሌሎችን ፈተና ላይ ከመጣል ያድነዋል። በማኅበረሰቡም “አፈንጋጭ” ተብሎ ከመገለልም ይተርፋል። በሌላ በኩል በክርስቲያናዊ አለባበስ ስም የአንድን ማኅበረሰብ የአለባበስ ባህል በሌላው ላይ መጫን አይገባም። ይህንን ማድረግ የአንድን ማኅበረሰብ ባህል ካለማክበሩም ባሻገር ቤተክርስቲያንን በዚያ ማኅበረሰብ ዘንድ ባዕድ እንድትሆን ያደርጋታል። ሁሉም በራሱ መንገድ የቤተክርስቲያንን መንፈሳዊ መልክ እንዲያንፀባርቅ ማድረግ እንጂ “ቀድሞ የተንፀባረቀውን ብቻ እንከተል” ማለት አይገባም።
ዝበዝሑ ኤርትራዉያን ተቃወምቲ ሓድነት ሓድነት ስምረት -ስምረት እናበሉ ይግዕሩ፣ ስምረት ይኩን ሓድነት ግን ኣብ ጥራሕ ጎልጎል ንሽም ዘይኮነስ ናይ ጥቅምታትን ኣብ ሃገራዊ ፖሊቲካውን፣ቁጠባውን ማሕበራውን ብማ ዕርነት ተሻሪኽኻ ምንባር ኢዩ። እቲ ስማዊ ስምረት ወይ ሓድነት ኣብ ናይ ሓባር ጥቅምን ውሳነታትን ዝተመርኰሰ ንክኽወን ኩሉ ክሳተፎ ኣለዎ።
በሕዝብና በምሁራን ላይ ያመጸ የፖለቲካ ኃይል
ላባ ቀለም ያላቸው ንቅሳቶች ለትክክለኛነት, ለድል, ለነፃነት እና ለነጻነት የተጋለጠ ፍጥረታትን ከሚወክሉ አእዋፍ ጋር በጣም የተወዳጅ ንቅሳት ነው. ላባዎች ንቅሳት ለብዙ የፍጥረት ንድፎች እና የንድፍ ኢንቬሬሽኖች የመድረክን ያቀርባል. በርካታ ሰዕሎች ወደ ...
በአዋጅ ቁጥር 454/1997 አንቀጽ 2(1) ስር እንደተመለከተው ከአምስት ያላነሱ የዚህ ችሎት ዳኞች ተሰይመው የሚሰጡት የሕግ ትርጉም ተመሳሳይ በሆኑ ጉዳዮች ላይ በማናቸውም እርከን የሚገኝን ፍርድ ቤትን የሚያስገድድ ነው፡፡ አንድ የሕግ ትርጉም ለተመሳሳይ ጉዳይ ገዥነት እንዲኖረው ለማድረግ ደግሞ በመሰረታዊ ነጥቦች ላይ ጉዳዮቹ መመሳሰል ያለባቸው ስለመሆኑ ከአስገዳጅ የሕግ ትርጉም ፅንሰ ሀሳብ የምንገነዘበው ነው፡፡
የዓለም ሀገራ በሽታዉን ለመግታት የተለያዪ ጥረቶችን ቢያደርጉም ከወረርሽኙ ፍጥነት አንጻር ተመጣጣኝ ባለመሆኑ ይህ ነዉ የሚባል ዉጤት ማስመዝገብ አልቻሉም፡፡ይሁን እንጅ ወረርሽኙ ከተነሳባት ቻይና በቅርብ ርቀት ላይ የሚገኙ እንደ ሲንጋፖር፤ ሆንግ ኮንግና ታይዋን ያሉ የኤዥያ ሀገራት በወሰዷቸዉ ጠንካራ የመከላከል ርምጃዎች የቫይረሱን ስርጭት በሚደንቅ መልኩ መቀነስ እንደቻሉ ታይቷል፡፡ኢትዮጵያም እንደ ሀገር ከገባንበት መደናገጥና ድንዛዜ በአፋጣኝ በመዉጣት የመከላከል ስራዉን ዉጤታማ በሆነ መልኩ ለመከወን መነሳት ይገባናል፡፡
ከሆሳዕና ተነስተን እስከ ናይሮቢ ሞምባሳ ድረስ በመኪና ነው፡፡ የተወሰነውን በእግርና በጀልባ አቋርጠናል፡፡
በህወሓት የበላይነት የሚገዛው የኢህአዴግ የስራ አስኪያጅና አስፈጻሚ ኮሚቴ፤ የሕዝብን ባጀት ተጠቅሞ፤ ለሶስት ሳምንታት ያህል የኢትዮጵያን ሕዝብ ችግሮች ካላዘነ በኋላ መግለጫ አውጥቶ ሕዝብን እያነጋገረ ነው። ይህ የምስጢር ጉባኤ የተካሄደው የህወሓት የስራ አስፈጻሚ ቡድን ለሳምንታት በመቀሌ የዝግ ችሎት አድርጎ ራሱን በአዲስ መልክ አወቃቅሬአለሁ ካለ በኋላ ነው። ቡድኑ አጠናክሮ የወጣው አሁንም ራሱን የስልጣን መአከል አድርጎ እንዴት የበላይ ሆኘ እገዛለሁ በሚል የህወሓቶችን ቀጣይነት የሚያሳይ ስልት መሆኑን ማስታወስ አስፈላጊ ነው። የኢህአዴግ አመራር ክብደት የሰጠው ለኢትዮጵያ ሕዝብ ስልጣን ሳይሆን ለአዲሱ የህወሓት አመራር የበላይነት መሆኑ በግልጽ ይታያል።
ወርልድቪዥን ኢትዮጵያ በአገራችን የተለያዩ አካባቢዎች ከሚያከናውናቸው የተቀናጀ የልማት ሥራዎች መካከል በቤኒሻንጉል ጉምዝ ክልላዊ መንግሥት ሆሞሻ፣ ባሞባሲና ማኦኮሞ አካባቢ ላለፉት 15 ዓመታት፣ በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ ሸዋ ዞን ጀባት ወረዳ ሸነን ከተማ መብኮ ደግሞ ላለፉት 17 ዓመታት፣ በአዲስ አበባ ከተማ ጉለሌ ክፍለ ከተማ ውስጥ ላለፉት 22 ዓመታት ሲያካሂዳቸው የቆዩ የልማት ሥራዎችን ለአካባቢው ማህበረሰብና ለመንግሥት ያስረከበበትን ፕሮግራም አዘጋጅቶ ነበር፡፡ ድርጅቱ በእነዚህ ፕሮግራሞች በመቶ ሺ የሚቆጠሩ ዜጎችን በትምህርት፣ በጤና፣ በምግብ ዋስትና፣ በአካባቢ ጥበቃና በልጆች እንክብካቤና ጥበቃ ተጠቃሚ እንዲሆኑ አድርጓል፡፡
እስከዛሬ ድረስ የእነዚህ ተቀጣጣይ ቅሪቶች ተህዋሲያን በሙከራ ተረጋግጠዋል ፡፡
ር.ሊ.ጳ ፍራንቸስኮስ ኢየሱስ ከአካላዊ እና መንፈሳዊ እውርነት ነጻ አድርጎን ወደ ብርሃን ያሻግረናል” አሉ! - የቫቲካን ዜና
ገንዘብ ለሚፈልጉትም እንደ አስፈላጊነቱ ብድር እንደ አስፈላጊነቱ ይቀበላሉ.
በስካይፕስ ለንግድ አገልጋይ ውስጥ ፖሊሲዎችን እና የአድራሻ መዝግብን ማስተካከል
የኖቤል ሰላም ተሸላሚው ኬን ሳሮ ዊዋ እና የአጋሮቹ በስቅላት መቀጣት ዓለም አቀፍ ቁጣ እና ውግዘት ነበር የተፈራረቀበት። በኦጎኒላንድ እና በሌሎች የኒዠር ደለል አካባቢዎች ኬን ሳሮ ዊዋ እና ስምንቱ አጋሮቹ ከተሰቀሉ ከ20 ዓመት በኋላም እንደቀጠለ ነው።
የዶ/ር ዳኛቸው አሰፋ ስለቀድሞተማሪው ሽመልስ ምስክርነት...! Kichuu
ይህ ባለሥልጣን በ1997 ዓ.ም የኢትዮጵያ አካባቢ ፖሊሲ ያወጣው ሲሆን የፖሊሲው ወና ዓላማ (ተቀራራቢ ትርጉሙ) ፤
ሆኖም ግን, ከ 1978 ብዙም በማይርቅ ከ 1980 እንደመሆኔ ገና ወጣት ነኝ!
ጥሬ አል-ኒንክስ ዱቄት Aማባዛት በሁለቱም የአልዛይመርስ በሽታዎች እና በሞተ የማጣቀሻ ሞዴሎች ውስጥ በእድሜ አንጋፋ በሆኑ ተፅእኖዎች ላይ የተከሰቱ ተፅዕኖዎች ተገኝተዋል.
ነቢዩ መሐመድን በትዊትር ላይ ዘለፈክ ተብሎ የኩዌት ሰው ሊገደል ነው
መልክተኛው (ሰ.ዐ.ወ) ያይዋት ሴትና…ከዘይነብ ጋር ያደረጉት??? - ethio-islamic.org ኢትዮ ኢስላሚክ
4:16 ብሎ: "በእነዚህ ሰዎች ምን እንሥራ? በእርግጥ አንድ የሕዝብ ምልክት በእነርሱ በኩል ያደረገውን ተደርጓል, የኢየሩሳሌም ነዋሪዎች ሁሉ በፊት. ይህ አንጸባራቂ ነው, እኛም እንሸሽገው ዘንድ አንችልም.
ቢሆንም ግን ከእስር እንደወጣ ወዲያው በተቃውሞ ፖለቲካ እንዲሁም በፅሁፍ ሥራዎች የመጠመድ ሃሳቡ እንዳልተሳከለት አይደብቅም።
እግዚአብሔር ለሕዝቡ ኃይልን ይሰጣል፤ እግዚአብሔር ሕዝቡን በሰላም ይባርካል።
መባእታዊ ኣብያተ-ትምህርታት ዞባ ቮራ፡ ኣብ ቮራ፡ ቨዱም፡ ክቨኑም፡ ስቱራ ለቨነ፡ ላርቭ፡ ትሮቫድ። ኣረንቶርፕ፡ ዩንግን ኦኑምን ይርከባ። ኣብ ቮራ ኮምዩን ናይ ካልኣይ ደረጃ ቤት-ትምርህቲ ኣሎ። ተወሳኺ ዝርዝር ኣብ መርበብ ሓበሬታ ቮራ ኮምዩን ክትረቡ ትኽእሉ።
የቴል አቪቩ ነዋሪ፥-ዳን ዮኤል።የአብዛኞቹ የጋዛ ነዋሪዎች የዕለት-ከዕለት ሙዚቃ እገዳ-ከበባ የወለደዉ የፍዳ-መከራ ሐዘን እንጉርጎሮ ከሆነ ዓመታት ተቆጠሩ።ጋዛ የተዋጊ ጄቶች ስግግምግምታ፥ የቦምብ ሚሳዬል ፍንዳታ «ሲሞዘቅባት» ደግሞ ሐዘን እንጉርጉሮዉ በጣር-ጩኸት፥ በስቃይ-ሰቆቃ ዋይታ-ተለወጠ።
የአሳሩ ባለዕዳዎቻችን አመስጋኞች ናቸው። ካፕቴን በሃይሉ ገብሬ ሲቃ እየተናነቀው ስለሱ የሚጨነቁትን ሁሉ አመስግንልኝ ሲል ሲታሠር የ25 ዓመት ወጣት የነበረ አሁን የ40 ዓመት ጎልማሳ መሆኑን እያሰብኩ…
(ኤፍሬም እሸቴ/ PDF)፦ ቅዳሜ ኤፕሪል 13/ሚያዚያ 5 በዲሲ ከተማ ታላቅ የአደባባይ ክብረ በዓል ቀን ነው። በየዓመቱ በዚህ ቀን አይደለም የሚከበረው። የኢትዮጵያ ሊቃውንት እንደሚሉት “ኢይዐርግ - ኢይወርድ” ኖሮበት ሳይሆን ከአየሩ ሁናቴ ጋር የሚወጣ እና የሚወርድ በመሆኑ ነው። ስለ በዓሉ ጥቂት ላጫውታችሁ። በዚህ ሰሞን የሚከበረው ዓመታዊ የዲሲ የአደባባይ በዓል “የቼሪ ዛፍ ማበቢያ” (Cherry Blossom Festival) በዓል ሲሆን ከተለያዩ የዓለም ክፍሎችና ከአገር ውስጥም የሚሰበሰቡ ቱሪስቶች የሚያደምቁት በዓል ነው። “ቼሪ” የጃፓኖች ዛፍ ስትሆን ወደ አሜሪካ ከመጣችና ከጸደቀች አንድ መቶ ዓመት ሊሆናት ነው። ታሪኩ እንደዚህ ነው።
በተለይም በክብርት አና ጎሚዝ የተመራው የአውሮፓ ኅብረትን የምርጫ ታዛቢ የውጭ ሀገር ልዑካንን እወነተኛ ሪፓርት በሀሰት መርዝ ቀብቶ በማጣጣል ስም በማጠልሸት በሕዝብ ድምጽና በዜጎች ሕይዎት ላይ ቁማር የተጫወተ ወነጀለኞ መሆኑ በእነዚህ ሉዑካን ጭምር የተረጋገጠ ወንጀል ሆኖ ሳለ በእርሱ የሥልጣን ዘመን ኢትዮጵያ ውርደትና ውድቀት የገጠማት ዘመን እንጅ ትንሣኤ አልነበራትም።
የ Paypal የ Android የቁማር ምርጥ ተሞክሮ ያስፈልጋል ምንድን ነው
የኢስታንቡል ኦንኮ ዩኒቨርስቲ የተማሪዎች ምክር ቤት የቦርድ ሰብሳቢ ሊቀመንበር የሆኑት ሴልሚር ቱኒን ፣ የኢስታንቡል ኦካን ዩኒቨርስቲ የቦርድ ሰብሳቢ ሊቀመንበር የሆኑት ቶልሚ ዱርገን በትላንትናው እለት በኢስታንቡል ኢንተርናሽናል ሆቴል የተካሄደው የጉባ opening መክፈቻ ንግግሮች Huang Songfeng ፣ የኤሲሲ ኢስታንቡል ኤምባሲ ዋና አማካሪ እና የቱሳድ ቻይና አውታረ መረብ ፕሬዝዳንት ኮሃን ኩርዶሉ።
የዝምታየን ግድብ አስጣሰኝ (ታምራት ታረቀኝ) | አባይ ሚዲያ
Posted: Mon Apr 04, 2011 8:23 pm Post subject: አሜን እንበል ! በጣም ከሚያኮራ ጨዋና በግብረገብ ከታነጸ የኢትዮጵያና የኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ልጅ የተሰጠ ክርስቲያናዊ ምላሽ !
Previous Articleየአማራ ክልል የሃይማኖት ተቋማት ጉባዔ መግለጫ
ለዚህም በእያንዳንዱ የአትክልት አትክልት አደባባይ መሃል ላይ በካርቶን ቁርጥራጮች የታጠቀ እና በመደበኛነት ከእንጨት የተለበጠ ወዘተ ከእንጨት በተሠራ ቦርድ ተሸክሞ ለሞቃታማ እና ለቅዝቃዛነት እና ለእሳት እና ለማገዶ ከእንጨት ቦርድ ጋር አንድ አነስተኛ ካሬ ቁፋሮ ያደርጋል ፡፡ ማድረቂያ.
እሱ በሲኦል ውስጥ ማየት ይችላል. እርሱ ዓይኑን ከፍ ይላል. ሲኦል ውስጥ ያሉ ሰዎች አንድ ከሕልውና ውስጥ ናቸው.
ሆቴል amenity በትውልድ ከተማው ውስጥ በሚገኘው, የእኛን ፋብሪካ 6 ወርክሾፖች, መጋዘን እና 12 የምርት መስመሮች ጨምሮ 6000 ካሬ ሜትር, አጠቃላይ ስፋት ይሸፍናል. የእኛ ፋብሪካ ያለው አቅርቦት ችሎታ 20 ሚሊዮን ስብስቦች በየወሩ ይደርሳል. 150 ልምድ ያላቸው ሠራተኞች እና የጥራት ቁጥጥር ቡድን ምርጥ ጥራት ያለውን ምርት ማረጋገጥ ይችላሉ.
በእርግጥም, በዚህ ሕግ ላይ እጅግ የከፋ ሚዛንን የጠፋ ሚዛንን መሠረት ያደረገ ህግ በዚህ ላይ አስተያየት መስጠት በጣም ገዳይ ነው.
ስለታተመ የፍላጎት አገልግሎታችን የበለጠ መረጃ ለማየት የ POD ኦፊሴላዊ ድር ጣቢያችንን መጎብኘት ይችላሉ pod.cjdropshipping.
መዝሙር 8—ይሖዋ መጠጊያችን ነው | ክርስቲያናዊ መዝሙር
ለ2013 የአፍሪካ ዋንጫ ለመጨረሻ ዙር የደረሱት የኢትዮጵያና የሱዳን ብሔራዊ ቡድኖች የመጨረሻ ዙር የደርሶ መልስ የመጀመሪያ ጨዋታቸውን ባለፈው ቅዳሜ በኡምዱሩማን ከተማ ባደረጉት ጨዋታም ይህ ታሪክ ተደግሟል።
17 አንዳንድ ጊዜ የአረጋውያኑ ቤተሰብ፣ አረጋውያኑን በቤት ውስጥ መንከባከባቸውን ለመቀጠል የሚያስችል የገንዘብ አቅም ወይም አስፈላጊው ችሎታ አይኖራቸው ይሆናል። በመሆኑም በዕድሜ የገፉ ወላጆቻቸው ወደ አረጋውያን መጦሪያ ተቋም እንዲገቡ ለማድረግ ይገደዳሉ። አንዲት እህት በአረጋውያን መጦሪያ ተቋም ያሉ እናቷን እየሄደች የምትጠይቃቸው በየቀኑ ነው ማለት ይቻላል። ቤተሰቧን ወክላ ስትናገር እንዲህ ብላለች፦ “እናቴ የ24 ሰዓት ክትትል ያስፈልጋታል፤ እኛ ደግሞ ይህንን ማድረግ አልቻልንም። ወደ አረጋውያን መጦሪያ ተቋም እንድትገባ መወሰኑ ቀላል አልነበረም። ነገሩን መቀበል እጅግ በጣም ከብዶን ነበር። ይሁን እንጂ ከመሞቷ በፊት በነበሩት የመጨረሻ ወራት የተሻለው ነገር በዚያ መኖሯ ነበር፤ እሷም በዚህ ተስማምታለች።”
እንደ ውቅያኖስ ተዝቆ ከማያልቀው የተፈጥሮ ድንቅ ተዓምራት፣ ከዚያ ውስብስብ ዓለም ምንጭ የሚቀዳ የዕውቀት ወሐዜ ወይን ጥጥት አድርገህ፣ እርክት ብለህ እንደገና የምትጓዝበት፣ እንደገና ሌላ የዕውቀት ምንጭ አግኝተህ አቅምህና እምነትህ በፈቀደው መጠን የምትጠጣበት፣ እዚያ ላይ እረፍት አድርገህ፣ ተደንቀህ፣ ተገርመህ እንደገና በማያቋርጥ ጉዞ ወደ ላይ፣ ወደ ከፍታ የምትወጣበት፤ እድሜህን ሙሉ፣ በውልደት ምክንያት ወደ ተለየህበት፣ ወደ መጣህበት ህላዌ እስክትመለስ ድረስ፣ ወደ ዘላለማዊ መኖሪያህ እስክትሰበሰብ ድረስ፣ ከዘላለማዊነት ጋር እስክትዋሃድና በዚያ ህላዌ እቅፍ ውስጥ እስክትኖር ድረስ በትልቅ መነሳሳት፣ በትልቅ ወኔ፣ በደስታ የምትጓዝበት መንገድ ነው።
አበበ ቢቂላና አበበ ዋቅጅራ በባዶ እግር ለምን ሮጡ?
በምን ቀን ነው እዚህ ወተት ውስጥ የገባነው? እያሉ ቀናቸውን የሚያማርሩበት ሰዓት ላይ ደረሱ፡፡ የሚያማክሩት ሽማግሌ የሚጠይቁት ባለሞያ በአካባቢያቸው አልነበረም፡፡ ወደ ኋላ ተጉዘው የሰሟቸውንና ያዩዋቸውን ነገሮች ሁሉ አስታወሱ፡፡ ነገር ግን ለዚህ ነገር መፍትሔ የሚሆን ነገር ማስታወስ አልቻሉም፡፡ ወደ ሰማይ ቢጸልዩ እንኳን ጸሎታቸው የተሰማ አልመሰላቸውም፡፡ አንዳች ፈጣን መልስ አላገኙምና፡፡ በአካባቢው የሚያልፉ ሰዎችም ሆኑ ሌሎች ዕንቁራሪቶች ድምፃቸውን ሰምተው ከማለፍ በቀር ዘወር ብለው ሊያዋቸው አልቻሉም፡፡ አንዳንዶቹም ከገረወይናው ውስጥ የሚሰማው ዕንቁራሪቶች ድምፅ ከተለመደው ውጭ ነው ብለው ለማሰብ አልቻሉም፡፡
"ምንም እንኳን ክፍያው እንደ 35 ዶላር ቢሆንም እንኳ እስከ 25 ዶላር ወርቀነዋል. ግቡ ብዙ ሽግግርን, ማራኪዎችን ማድረግ ነው. 18 በመቶ ወደ ድልድል 8 በመቶ ተእዘን በመቀነስ. ይህ ቅነሳ ዜጎችን ይደግፋል. ምንም እንኳን 8 መቶኛ ወይም 18 በመቶ ቢሆንም ይህንን ኩባንያ ለግምገማ ማዛወር አለበት. ምንም እንኳን የ 89 ወስጥ ክፍያ ከሌላ ቦታ ሊታይ ቢችልም, የዚህ መጠን አገልግሎት ዜጎችን ከማለፍ ጋር እኩል ይሆናል. በኢስታንቡል ውስጥ ድልድዮችን ዋጋ ማነፃፀር ትክክል አይደለም. ይህ ውድድር ነው. የኛ ዜጋ ቆንጥጦቹን ያስፋፋና ምን ያህል ቆጣቢ እንደሚሆን ይገመግማል. "
ቆንጆ እና ቆንጆ ለመምሰል የሚፈለጉ ወንዶች ለአናቴ ታኮቶ በሮይስ የፍቅር ኢንሳይክን ንድፍ ይመለካሉ
ታወር ቁጥጥር FSX እና P3D ሙቅ
በሰላም ዘርአይ የሚሰለጥነው ክለቡ በአምናው የውድድር ዘመን ስኬታማ ጊዜያትን ያሳለፉ የክለቡ ቁልፍ ተጫዋቾች የሆኑትን መሰሉ አበራ፣ ሂሩት ደምሴ እና አበዛሽ ሚጌሶን ውል ማደሱን አስታውቋል፡፡ በቀጣይም ቡድኑ በዘንድሮው የውድድር ዘመን ጠንካራ ተፎካካሪ ሆኖ ለመቆረብ ተጨማሪ ተጫዋቾችን ያስፈርማል ተብሎ ይጠበቃል፡፡
በዓለም ዙሪያ የ bitcoin ንግድ መጠን አሁን በጣም ትልቅ ከመሆኑ የተነሳ ቁጥራቸው ብዙ እና ብዙ ባለሀብቶች ስለእሱ ፍላጎት እያደረጉ ነው። ያንን እውነታ በተቀዛቀዘ የሀብት ቅነሳ እና የዶላር ውድቀት ላይ ቢጨምሩ ፣ ለብዙ bitcoin የቦምብ መጠለያው ይመስላል። ስለዚህ አዲሱን ዓለም አቀፍ ደረጃን የማቀናበር ችሎታ አለው እና ዶላር ቢወድቅ bitcoin በ IMF SDR cryptocurrency መስፈርት ውስጥ የዶላሩን ቦታ በጥሩ ሁኔታ ሊወስድ ይችላል።
‹‹ታውቃለህ›› አለኝ ፊቱን በቀኝ መዳፉ እየሞዠለጠ፡፡ የጎፈረ ፀጉሩን ደግሞ በግራ ጣቶቹ ይልጋቸዋል፡፡ አጭርና ድንቡሼ ነው፡፡ ወግ ሲጀምር ‹ታውቃለህ› ማለት ይቀናዋል፡፡
13 እናንተም ደግሞ የእውነትን ቃል፥ ይኸውም የመዳናችሁን ወንጌል፥ ሰምታችሁ ደግሞም በክርስቶስ አምናችሁ፥ በተስፋው መንፈስ በመንፈስ ቅዱስ ታተማችሁ፤
* ለእራስዎ ወይም ለሴት ጓደኛዎ ባለሙያ የስራ ጥርስ ለስነ ጥበብ
ብሄራዊ የ ‹‹ ‹‹T››› ስብስቦች በእስኪሩር ውስጥ መዘጋጀት አለባቸው ፤ የኢ.ኤስ.ቢ. ሊቀመንበር ናadir ኬፕሊይ የቲልOMSAŞ ዋና ሥራ አስኪያጅ ሀይሪ አቪትን የጎበኙ ሲሆን ከፍተኛ ፍጥነት ባቡር ስብስቦች በኢስኪር ውስጥ መመረት አለባቸው ብለዋል ፡፡ Eskişurhir የተደራጀ የኢንዱስትሪ ዞን [ተጨማሪ ...]
ዢ 13 ዓመት ሲሞላቸው ሳይወዱ መደበኛ ትምህርታቸውን አቆሙ፣ ምክንያቱም በድፍን ቤይጂንግ ትምህርት ቆሞ ነበርና ! ነገሩ አብዮት ልጇቿን ትበላለች ነበርና ትምህርት እንዲቆም የተደረገው ተማሪዎች አስተማሪዎቻቸውን እንዲተቹ፣ እንዲደበድቡና ብሎም እንዲገድሉ ለማስቻል ነበር ይላሉ የቻይናን ታሪክ በቅርበት የሚከታተሉ፡፡