text
stringlengths
22
2.03k
እርስዎ ይህ አስደናቂ ነገር ነው ማየት ትችላለህ! ኤል .Jiang ፕሮፕሌሞችን ተጨማሪ ያንብቡ »
ቬንገር ከደጋፊዎች ተቃውሞ ገጥሟቸዋልWed-10-Dec-2014 በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ቅዳሜ እለት አርሴናል በስቶክ ሲቲ 3ለ2 ከተሸነፈ በኋላ አሰልጣኝ አርሰን ቬንገር ከደጋፊዎች ከፍተኛ ተቃውሞ ገጥሟቸዋል። ወደ ጋዜጣዊ መግለጫ ክፍል ሲያመሩም ሆነ ከስታዲየሙ ሲወጡ ደጋፊዎች...ተጨማሪ ያንብቡ...
ዘመናዊ ፍሳሽ ማሰባሰብ | የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት
አነስተኛውን "የመያዝያ በዓል" ካሳለፈ በኋላ ትንሹ ሕፃን በየቀኑ ወላጆቹን የበለጠ አስገርሞታል. የህጻኑ 7 ወር ችሎታዎች በዙሪያው ያሉትን ነገሮች ግምት ውስጥ በማስገባት ብቻ የተገደቡ አይደሉም, ቁጭ ብሎ ለመቀመጥ, እጆቹን ይዞ በእግር ላይ ለመቆም, እጆቹን ለመደገፍ, ለመዳሰስ እና የዝግመትን ቁሳቁሶችን ለመያዝ ፈቃደኛ ነው. በሕፃን ውስጥ ምርምር የማድረግ ጥማት የሚበረታታ መሆን ይኖርበታል, በተቻለ መጠን የተለያየ የተለያየ እቃዎችን እና ቅርፅ ያላቸውን የተለያዩ ነገሮች ለማጥናት እድል ይሰጠዋል. በ 7 ወራቶች ውስጥ አንድ ልጅ ከስልጣኑ የመብላት ችሎታ ነው, ተጨማሪ ምግብን ሲያስተዋውቅ ይመሠረታል. በዚህ እድሜ ህፃኑን ወጥ ሆኖ በራሱ ምት እንዲኖረው ህፃኑን ማስተማር መጀመር ይቻላል, ነገር ግን ሁሉም ነገር ወዲያውኑ እንደወጣ ሳይሆን, በትክክለኛው የአሰራር ዘዴ እና በትዕግስት ጥሩ ውጤቶችን ታገኛላችሁ.
የምኖርበት ኑሮ ይበቃኛል የምል ሰው ነኝ፡፡ ከ”ሰላም ለኢትዮጵያ” ደመወዝ አለኝ፡፡ ውጭ ሀገር የምትኖር ባለቤቴም የራሷ ሥራ ስላላት እንረዳዳለን፡፡ ደመወዜን አብቃቅቼ እኖራለሁ፡ ለወደፊት ወደ ግብርና ለመግባትም አስባለሁ፡ ለሀገሬም እሰራለሁ፡፡ በታማኝነት ለራሴም እሰራለሁ፡፡ ደጀሰላም “ቪዥን ፎር ጀነሬሽን” ገንዘብ እያካበተ ነው ብሏል፡፡ የ”ቪዥን ፎር ጀነሬሽን” የሂሳብ ደብተር ግን የተከፈተው ባለፈው ሳምንት በእኔ 500 ብር ነው፡፡ አንድ ብር የለውም፡፡ ዳሸን ባንክ ሄደህ ጠይቅ፡፡
ተጠቃሚው አገልግሎቶቹን በግራፊክስ ፣ በድምጽ እና በፊልም ክሊፖች እና በአርታalው ይዘት ውስጥ ጨምሮ ውስን የሆነ ግን በባለቤትነት እይታ እና / ወይም በፈቃድ ሰጪዎቹ የተያዙ እና በሚመለከታቸው የአዕምሯዊ ንብረት እና ሌሎች ህጎች የተጠበቁ መሆናቸውን ፣ አገልግሎቱን ጨምሮ ፣ በቅጂ መብት ፣ በንግድ ምልክት እና ሌሎች በንብረት ላይ የተያዙ መብቶችን ጨምሮ ሆኖም ግን አይገደዱም ፡፡ የዚህ ስምምነት ውሎች የሚያሟሉ አገልግሎቶችን ከመጠቀም በስተቀር ተጠቃሚው እንደዚህ ዓይነት የባለቤትነት መረጃዎችን ወይም ቁሳቁሶችን በምንም መንገድ አይጠቀምም። የአገልግሎቶቹ የትኛውም ክፍል በማንኛውም መልኩ ወይም በማንኛውም መልኩ ሊባዛ አይችልም ፡፡
Econologie.com » Téléchargements » አውርድ: የጭንቀት እና የግዢ ኃይል-ሰፊ ስርጭት ጥፋተኛ ነው?
ሉን የሚከፋን ተዋጊዎች ስላልሆንን ነው፤ የፖለቲካ
ገገሊኡ ውድቀታትና እናተመላሰ ኣብዩ። ክንደይ ሻዕ ኢና ክንወድቕ? ምውፃእ ዶ ኣይክኣልን እዩ ካብቲ ዕንክሊል? ንሓንሳእን ንሓዋሩን?
አየርላንድ ለዲመፕሎማሲያው ተልእኮ ከፍልስጤም ጋር ያላትን ግንኙነት አሻሻለች፤እውቅና ለመስጠት ትንሽ የቀረው ውሳኔ ቢመስልም በአየርላንድ የሚገኙት የፍልስጤም ተወካይ እንደ ባለ ሙሉ ስልጣን አምባሳደር ነው የሚቆጠሩት።
በሲዳማ የማንነት መቃብር ላይ የተመሠረተች “ትንሿ ኢትዮጵያ” ደቡብ
በዚህ አጋጣሚ ይኸንን መልእክት በዚህ ድረ-ገጽ ለማስተላለፍ ስለተፈቀደልን ለድረ-ገጹ ባለቤቶች ምሥጋናችንን እናቀርባለን።
አዲስ ከፊል-ግራፊን ባትሪዎች, እጅግ በጣም ፈጣን እና 100 000 ዙሮች
ገብረማርያም የተወለዱት ብሎም የሕፃንነት እድሜያቸውን ያሣለፉት በአቀበታማው በኦዳ ኮሎ መንደር ነበር። ይህ መንደር በአካባቢው ላይ የሚደረገውን እንቅስቃሴ ለመቆጣጠር አመቺ ስለነበር ብላቴናው ገብረማርያም በዚያ አቀበታማ መንደር ላይ ዘወትር በወፍ በረር የሰዎችን እንቅስቃሴ ይከታተሉም እንደነበር እንዳንድ የአካባቢው ሽማግሌዎች ዛሬም ወደ ኃላ መለስ ብለው ያስታውሣሉ። ታዲያ የእዚ ጊዜው ብላቴና የሕፃንነት ጊዜቸውን ያሣለፉባቸው ሁለት የሣር ክዳን ቤቶቸ እና በከፍተኛ ስልጣን ላይ በነበሩበት ወቅት በባለስልጣንነት ብቻ ሣይሆን በአገር ሽማግሌነት ፍትህ ይሰጡበት ነበር እየተባለ የሚነገርለት ትልቅ ዋርካ ዛሬም በአካባቢው ላይ ቤት ለመስራት ከነበራቸው ፅኑ ፍላጐት የተነሣ በነበራቸው የሥራ ጫና ሣይጨርሱት በጅምር የቀረ የግንብ መሠረት ዛሬም ትናንትን እያስታወሠ ተቀምጧል።
ከዚህ በተጨማሪም ለዚህ ከፍተኛ ለሆነ የሕዝብ መነቃቃትና ታሪካዊ የፍትህ ጥያቄ ሕወሃት የሚዘውረው ጠቅላይ ሚኒስትርና ፓርላማው የሰጡት ምላሽ ከባለ ራዕዮ መሪያቸው የተማሩትን የተለመደ የይስሙላ ምላሽ ነበር። እንዲያም ሆኖ ግን ከማስተር ፕላኑና ከወልቃይት ጠገዴ ጥያቄ አልፎ ሕዝቡ በቃችሁ ውረዱልን፣ እኛ የምንፈልገው የስርዓት ለውጥ ነው ቢልም ከባለቤቱ ያወቀ ምንድነው እንዲሉ የኢትዮጲያን ሕዝብ ጥያቄ ወደ መልካም አስተዳደር እጦት፣ ኪራይ ሰብሳቢነትና የመሳሰለው እንቶ ፈንቶ እሽቆልቁለው ካወረዱት ይኸው አመት ሞላቸው። ለነገሩ እኮ ይህንን የመልካም አስተዳደርና ኪራይ ሰብሰቢነት ጉዳይ አንስቶ መነጋገሩም ባልከፋ። ግን ችግሩ ዋናዎቹ ኪራይ ሰብሳቢዎች፣ ሙሰኞች፣ አድርባዮች፣ ዘረኞችና ነፍሰ ገዳዮቹ ራሳቸው የስርዓቱ አራማጆች መሆናቸው እንጂ። አባቱ ዳኛ፣ ልጁ ቀማኛ እንዲሉ።
በጊዜው ኢሳትና ሌሎች የመገናኛ ብዙሃን ባደረሱት ተጽኖ መንግስት ተፈናቃዮች እንዲመለሱ ቢያደርግም፣ አጥፊዎችን ለፍርድ የማቅረቡ ጉዳይ ለረጅም ጊዜ ሲጓተት ቆይቶ በመጨረሻ መንግስት የተወሰኑ የወረዳ ባለስልጣናትን ለፍርድ አቅርቧል።
ሰልፈር ማቅለሚያዎችን ጥቁር ቀለም ጋር ጥጥ ለማቅለም ጥቅም ርካሽ ማቅለሚያዎችን ናቸው. ማቅለም አንድ ኦርጋኒክ ውሁድ, በተለምዶ nitrophenol የመነጩ, እና ሰልፋይድ ወይም polysulfide አንድ መፍትሄ ውስጥ ጨርቁ በማጥራት እንዲፈጸም ነው. ወደ ኦርጋኒክ ውሁድ ጨርቁ መከተል እንደሆነ ጥቁር ቀለም ለመመስረት ሰልፋይድ ምንጭ ጋር ምላሽ ይሰጣል. 1 ጥቁር ድኝ, መጠን በ ትልቁ መሸጥ ማቅለሚያ, አንድ በሚገባ የተገለጹ ኬሚካዊ መዋቅር የለውም.
በዓለም የታወቀው የቀይባህርና የአሰብ ወደብ በር ባለቤት የነበረችው ገናናዋ አናት አገራችን ዛሬ ባህር በር የሌላት ጥገኛ አገር ስትሆን የዚህ ዋነኛ መሀንዲስ የነበሩትና ከዚህ ዓለም በሞት የተለዩት የቀድሞው ጠቅላይ ሚንስትር አቶ መለስ ዜናዊ አሰብ ወደብ የግመል ውኃ መጠጫ ይሆናል ብለው ሲሳለቁ አረቦችና የኢትዬጵያ ጠላቶች ከጥንት ጀምሮ አገራችንን የባሕር በር እንዳይኖራት የነበራቸው ህልም በነዚህ የሕወኃት ቁንጮዎች መሀንድስነት ተሳክቶላቸዋል፣ በዚህም ለእናት አገራችን ህልውናና ድህንነት አደገኛ በሆነ መልኩ የቀድሞ ባህር በራችን በቀን 3.4 ሚልዬን በርሜል የዓለማችን ከፍተኛ የነዳጅ ዘይት ድፍድፍና እንደዚሁ ሸቀጥ በየቀኑ የሚተላለፍበትን ደቡቡን የቀይ ባሕር ወሽመጥ የሚጋራው አሰብ ወደብ በቅርቡ በሳውዲና በተባበሩት አረብ እሜሬት ሙሉ ይዞታነት እጅ ወድቁዋል ፤ ከኤርትራ በረጅም ዓመታት ኮንትራትነት በባለቤትነት ተሰጥቷል በዚህም በተለይ UAE/ United arab emirates በየትኛውም ባዕድ አገር የሌላትን ቋሚና ብቸኛውን የባህር ኃይል ጦር ሰፈርና ልዩና እጅግ ዘመናዊ የጦር ወደብም ጭምር በኤርትሪያ አሰብ ዓለም አቀፍ እውሮፕላን አጠገብ በመገንባት ላይ ስትገኝ ይህም ግንባታው ሙሉ በሙሉ የተጠናቀቀ ሲሆን የመን ሁቲዎች ላይ የሳውዲ ጥምር ኃይልም የአየር ጥቃትና ሎጅስትክስም ዋናው ስፍራ እዝ ሆኖ አገልግሎት መስጠት መጀመሩና በተመሳሳይም የጅቡቲ ሪያድ የሚገኙት አምባሳደር በአንድ ወቅት ለሮይተር በሰጡት ቃለ ምልልስ ጅቡቲም እንደዚሁ በተመሳሳይ ከሳውድ አረቢያ ጋር የጦር ስፈር ሳውዲ እንድትገነባ መስማማታቸውን ይፋ ማድረጋቸው የሚታወስ ሲሆን እንደዚሁም Arab Emirates በሶማሌ ነፃይቱ ፑት ላንድ ግዛት ውስጥ የባህር ኃይል እዝ ለመገባት ፣ በሶማሌ በርበራ ዘመናዊ ወደብ በተመሳሳይ ለመገንባት የብዙ ሚሊዬን ዶላር ስምምነት መደረጉን ብሉምበርግ በ November , 2017 በስፋት ሲዘግብ በዋነኝነትም አረብ ኢምሬት የተባበሩት መንግስታትን በኤርትራ ላይ የጣለውን ወታደራዊ ማዕቀብ በመተላለፍ የኤርትሪን ወታደራዊ አቅም በመገንባት 13 ከፍተኛ የአየር ኃይል ካዴቶችን በአገሯ አሰልጥና እንደላከች አትቷል ፤ በጥቅሉ በአሁኑ ወቅት ኢትዬጵያ የራስዋ የሆነ ባህር በር የሌላት /Landlocked የሆነነች አገር እንደመሆንዋ ይህ ደግሞ ከቀደመው ታሪካችን የሚያስገነዝበን አፄ ሚንልክ በውጫሌው ውል ጦርነት ወቅት አሰብም 1880 ግድም በውጭ ኩባንያ ተይዞ ስለነበር ፈረንሳዬች ከጣሊያን እንግሊዝ ጎን በመወገን ኢትዬጵያ ምንም ዓይነት የጦር መሳሪያና ቁሳቁስ በጅቡት ወደብ በኩል እንዳታስገባ ያገድበትን ወቅት ነበር ፤ እንግዲህ ዛሬ ላይ ሆነን ምንም የራሳችን የሆነ መግቢያ የሆነ ወደብ በሌለበት ሁኔታና በተለይም ጅቡቲም ብትሆን አንድም የአረብ ሊግ አባል እንደመሆናና ሌሎችም አጎራባች አገሮች ሶማሊያና በተመሳሳይም ሁለቱንም ሱዳኖች ጨምሮ ኃይማኖት ዋነኛው ገፊ ሃይል እስከሆነ ድረስ በእስልምና ስም በእጅ አዙር አረቦች በአስፈለጋቸው ወሳኝ ወቅት የሚፈልጉትን ተጽዕኖ ለማድረግ የሚከለክላቸው ምንም ነገር አለመኖሩን እንመለከታለን ፣ እነዚህንና የመሳሰሉ ጂኦ ፓለቲካዊ ሁኔታዎች ዛሬም ይሁንለነገውንን ትውልድና እናት አገራችንን በክፉ ጊዜ እንዴት በጠላቶቻችን መዳፍ ስር እንደምትሆን መገመት ይቻላል፤ በቅርብ ግዝያት ኢትዬጵያ በምትገነባው የህዳሴ ግድብ ሳቢያ ከግብፅ መንግስት ጋር ውጥረቶችን ተከትሎ የግብፅ መንግስት በኤርትራ ውስጥ ጦር ማስፈሯና ይህንንም ተከትሎ የሳውዲና የአረብ ኢምሬትስ በኤርትራ መዲና መታዬት ለቀጠናው ስጋት እንደሆነ ዓለም አቀፍ ሚድያዎች ትንተናዎች መስጠታቸው ተስተውሏል፤
አዎ Hgetnet፤ የሁላችሁም ሀሳብ በአንድ በኩል ከሆነ የ'ኔ ብቻ የተለየ አቋም መያዝ አስፈላጊ ባለመሆኑ እና ያቀረባችሁትም ሀሳብ ከበቂ በላይ አሳማኝ በመሆኑ የናንተኑ ጎራ ተቀላቅያለሁ። አመሰግናለሁ።Aniten21 20:
ምድቦች: የ Android / የ iOS መጥፎሰው, ፌስቡክ ጨዋታዎች ኡሁ
አብዛኛዎቹ የሼር ሽክርክሪት መስመሮች ያለምንም የጉዞ ማያያዣ ያቀርባሉ, ይህም እንደ መለዋወጫ ሊገዛ ይችላል.
ባለፈው ዓመት በተጠራው የመጀመሪያው አፈርሳታ ‘ውስጣችን የተሰገሰገውን’ የሙስና ኔት ወርክ ለመበጣጠስ ‘በቁርጠኝነት’ ተነስተናል ብለው ወያኔዎቹ ያሰሙትን ቀረርቶ በተለይ ሎሌው ጠ/ሚኒስትር የደሰኮረውን የምትዘነጉት አይመስለኝም። ‘የተመታታ የወያኔ አፈርሳታ’ በሚል ርዕስ አጠር ያለ አስተያየት መዘንዘሬን ታስታውሱ ይሆን?
ሰማይ ብራና ወንዞች ቀለም ሁነዉ ቢጻፍ የማያልቅ ርእስ ጀመርክ
ንኣብነት፡ ብሄራዊ ውትህድርና ጻውዒት ምስ ተገብረ፡ ናይ ዝኾነ ወዲ ጀነራል ብሄራዊ ውትህድርና ዝኸደ የለን። ኣቦይ ግን "እዚ ንብምሉኡ ህዝቢ ኢትዮጵያ ዝወጸ ሕጊ'ዩ፡ ወደይ እንተ ድኣ ተጸዊዑ ክኸይድ ኣለዎ" ኢሉ ወሲኑ። በዚ ምኽንያት ድማ ሓወይ ናብ ብሄራዊ ውትህድርና ዘሚቱ።
የአባይ ጉዳይ የዛፍ ላይ እንቅልፍ የሆነባት ግብጽ እና ለስልጣን ጸብ ጫሪው ህውሃት! →
ምንጭ ለ የ LED ግድግዳ ማጠቢያ ብርሀን 15 ዋ 25 ዋ 48 ዋ የመስመሩ LED flood flood lisht በቻን ዳንግ, ቻንግች ውስጥ በጅች ከተማ ከተማ የሚገኙ አምራቾች
ለቤት ኪራይ, ቤቴል, ሬስቶራንት እና መደብሮች. በዋናው መንገድ ላይ የሚገኝ ሲሆን ገንዘብ ተቀባይ ቦታ, ምግብ ቤት, ሰገነት, የሽንት ቤት እና አነስተኛ ማከማቻ አለው. ማሳሰቢያ-ሕንፃው ወይም ቦታው የአልኮል አደገኛ ንግድ ለኪራይ ነው. ዋጋው ቋሚ ነው.
ካሩቱሪ ለመጨረሻ ጊዜ ከሪፖርተር ጋር ባደረጉት ቆይታ ወቅት የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ፣ 70 ሚሊዮን ብር በሚጠጋ የሥራ ማስኬጃ ብድር በጋምቤላ የሚገኘውን መቶ ሔክታር የእርሻ መሬት በዕዳ ማስከበሪያነት መያዙ ያሳደረባቸውን ከፍተኛ ቅሬታና የደረሰባቸውን ከፍተኛ ተስፋ መቁረጥ አስታውቀው እንደነበር መዘገባችን ይታወሳል፡፡
· ከኢትዮጵያና ኤርትራ ስሜትህ ለየትኛው ቅርብ ነው?
← የሴቶች ገፅ | “ሁሉም ነገር እንደሚያልፍ ስለማውቅ እየሰማሁ እንዳልሰማሁ ችዬ አሳልፋለሁ” የሀዋሳ ከተማዋ መሳይ ተመስገን
“እተን ዓበይቲ ኣብያተ ክርስትያን” ሃይማኖት ክርስትና፡ ማለት “ናይ ሮማ ካቶሊክን ምዕራባዊት ኦርቶዶክስን ፕሮተስታንትን፡ ‘ሓደ ኣምላኽ ኣብ ሰለስተ ኣካላት’ ብዚብል እየን ዚኣምና፣ እዚ ኸኣ፡ ብኣቦን ብወድን ብመንፈስ ቅዱስን ዝቘመ ማለት እዩ። ብመሰረት ትምህርቲ ክርስትና፡ እቲ እምነት፡ ሰለስተ ኣምላኽ ከም ዘለዉ ዘይኰነስ፡ እቶም ሰለስተ ኣካላት ሓደ ምዃኖም እዩ ዚሕብር።”—ዘ ኒው ኢንሳይክሎፔድያ ብሪታኒካ።
አቶ ካሳሁን ኃ/ማሪያም፤ ከትራንስፖርት ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተርነት ተነሱ
‪#‎ከነፋስ የሰው ነፍስ ተረቃለች፣ከሰው ነፍስ የመላዕክት ተረቃለች፣ከመላዕክት ደግሞ የሁሉ ፈጣሪ እግዚብሔር በማይነገር መጠን ረቀቅ ነው፡፡ይህ ረቂቅ አካል የሌለበት ቦታ የለም፡፡
​የኢትዮዽያ ፕሪሚየር ሊግ 16ኛ ሳምንት ጨዋታዎች ዛሬ በአዲስ አበባ እና ክልል ከተሞች ሲቀጥሉ ወደ አርባምንጭ ያቀናው ቅዱስ ጊዮርጊስ አርባምንጭ ከተማን 4 – 1 በሆነ ውጤት በማሸነፍ መሪነቱን አጠናክሮ ቀጥሏል።
ዋነኛው ርዕሰ ጉዳይ በተለያዩ ክልሎች ተለያይቷል.
« ሬፈረንደሙ የሴኔጋልን ዴሞክራሲ፣ በሀገሪቱ ያሉትን ተቋማት እና የሕግ የበላይነትን ለማጠናከር የታሰበ ነው። »
የኬንያዉ ፕሬዝደንት ኡሁሩ ኬንያታ።ከዌስት ጌት የገበያ አዳራሽ እስከ ጋሪሳ ዩኒቨርስቲ፤ ከአዉቶቡስ መንገደኞች እስከ ኬንያ ወታደሮች አሸባብ ኬንያዉንን በገደለ ቁጥር ዛቻዉ ይንቆረቆራል።የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚንስትር ሐይለ ማርያም ደሳለኝም ከሙሴቬኒ ወይም ከኬንያታ የተለየ መልዕክት የላቸዉም።አሸባብ «እየጠፋ ነዉ» ይላሉ «አያሰጋንም።»
✔መጠነ ራብዒት 6ኛ ጳጉሜንም ለማወቅ የአንዱ ዓመት ኬክሮስ 15፤ የ2 ዓመቱ 30፤ የ4 ዓመቱ 60 ኬክሮስ ነው፤ 60ው ኬክሮስ 1 ዕለት ይኾናል፤ ይኽቺውም በሉቃስ መጨረሻ ዮሐንስን ተጠግታ የምትውል ስድስተኛዪቱ ጳጉሜን ናት፤ መጠነ ራብዒት፣ ሠግረ ዮሐንስ ይላታል፤ መጠነ ራብዒት አላት ርሷ በዕለት ወንጌላዊ በዓመት ይተካከላሉና፤ ሠግረ ዮሐንስም አላት ዮሐንስ ተራምዶ የሚውልባት ስለኾነ፡፡
ይህ ቡድን የሚከተሉትን ያካትታል: LED flood floodlights 25 ዋ 48 ዋ የ LED ግድግዳ ማጠቢያ
የካታሌል-ካዲኪይ የመሬት ውስጥ የመሬት ውስጥ መተላለፊያም እንዲሁ ለሽያጭ ተከፍሎ ነበር
የፖለቲካ ፓርቲዎች አመራሮች የነበሩ ተከሳሾች ሕይወታችን አደጋ ላይ ነው አሉ _ First Ethiopia
ስለዚህም የህዝብ የበላይነት ማረጋገጫ የሆነውን ምርጫ ሂደት ወደ ልጆች መጫዎቻነትና ማላገጫ በመቀየር መሬት ላይ የሌለውን ምርጫ በቲቢ ምርጫ እንዳለ ለማስመሰል በኢቲቪ ተወዳድሮ የማሸነፍ ምኞታቸውን መራጭ በሌለበት ምርጫ ለማሳየት ሞክረዋል። ይህም የማስመሰል እና የማጭበርበር አመላቸው ሱስ ሆንባቸው የውድቀታቸውን፣ የሽንፈታቸውን ጽዋ እየተጋቱ እልል ሲሉ ያሳዩናል “በቀሎ እያረረ ይስቃል እንዲሉ”።
ግንቦት 7 የሚባለውን ድርጅት በሚመለከት ተጠርጣሪዎች፣ ‹‹ዓቃቤ ሕግ ማስረጃ አላቀረበም›› ማለታቸውን በሚመለከት ዓቃቤ ሕግ ከሕጉ አኳያ ‹‹ተገቢነት የሌለው›› ካለ በኋላ፣ ሽብርተኛ ድርጅት መባል አለመባሉን ፍርድ ቤቱ ግንዛቤ የሚወስድበት መሆኑን ገልጾ፣ ተቃውሞው ተቀባይነት ሊኖረው እንደማይገባ በመጠቆም ተቃውሟል፡፡
በዚህ ንብረት መጥፋቱን ኤጄቶ በፅኑ እናወግዛለን፡፡ከዚህ ጋር ተያይዘው ንፃን ኤጄቶን ለወንጀሉ ተባባሪ ናቸው የሚለው አካላት የተሳሳተ መሆኑን እያስገነዘበን፣ይህ ተግባርን የፈፀመው አካል ኤጄቶን የማይወክልና መሰረታዊ የትግል አቋም ውጭ የሆነና የኤጄቶን አላማ የማይወክል መሆኑን በድጋሜ አጥብቀን እናሳስባለን፡፡
ፕረሲደንት ኢሳያስ ኣፍወርቂ ብፍላይ፡ ሕቶ ደሞክራሲ ክለዓል እንከሎ ዝብህርርን ድቃስ ስኢኑ ዝሓድርን ምዃኑ፡ ኤርትራውያን ጥራሕ ዘይኮነስ፡ ወጻእተኛታት ተመራመርትን፡ ቃለ-መጠይቕ ዘካየድሉ ጋዜጠኛታትን ጽቡቕ ገሮም ኣለልዮሞ ዘለዉ ጉዳይ’ዩ። ተቓወምቲ ሓይልታት ከም ዘለዉ ክኣምንስ ይትረፍ፡ ምንቅስቓስ ካልኦት ሰልፍታት ክፈቅድስ ይትረፍ፡ ንአህዛብ ጐረባብቲ ሃገራት ከይተረፈ ለኪሙ ንህዝቢ ኤርትራን ኩርኳሕ ኮይንዎ ዘሎ ሓደ ጽላሎቱ ከይተረፈ ዘይኣምን ስግንጥራዊ ዝኾነ ስርዓት’ዩ። እዚ ኩሉ እናተፈልጠ እንከሎ፡ ናይ’ቶም ኣብ ሞንጎ ተቓውሞን ስርዓት ኣስመራን፡ ከምኡ’ውን ኣብ ሞንጎ ኤርትራን ኢትዮጵያን ሰላም ንምስፋን ተበግሶ ክንወስድ ኢና እናበሉ ክህውትቱ ዝወርሑ ይገርመና።
Samarium በራ ማግኔቶችን አካላዊ Properties ይህ የ ማግኔቶችን ጠርዝ ክፍል ላይ አንድ ትንሽ Chippings ወይም አለመርካቱ ማዕዘን የማያስከትሉበት እንኳ ደቃቃ ኃይል በማድረግ, በጣም የብሪትል (Glass በላይ እንኳ የብሪትል) ናቸው. እሱም ይህ የምርመራው ሂደት ውስጥ በመስራት ወይም ወርኪንግ ውስጥ ያለው አለመርካቱ ማዕዘን ማስወገድ አስቸጋሪ ነው ይህ, አንድ ምርት ለማድረግ ከደርዘን የሚበልጡ ሂደቶች ያስፈልገዋል. ስለዚህ, ይህ በመስራት, ሙከራ, መጓጓዣ, ወይም ማመልከቻ, የሆነ ሆኖ, ትንሽ አለመርካቱ ማዕዘን ሙሉ ለሙሉ ሊወገድ አይችልም ጊዜ ጥብቅ ትኩረትና ጥንቃቄ ጥበቃ, መቀመጥ አለበት.
ኢትዮጵያ በቀጣዩ የፈረንጆች ዓመት ጥቅምት ወር አጋማሽ ላይ የመጀመሪያዋን ሳተላይት ወደ...
ከወያኔ ጋር አብረው አ/አበባ የገቡት አባ ተከስተ የአሁኑአባ ሳሙኤል
**** ብሔር ብሔረሰቦች ሆኑ የኢትዮጵያ ልጆች¡?ድንቄም ! በሰሜን ኤርትራ፡በደቡብ ምሥራቅ ጎንደር ፡ በደቡብ ወሎና በምሥራቅ አፋር እንዲሁም በመሐል ሀገር በትግራይ ሕዝብ ላይ ለደረሰው መገልገል የንብረትና የአካል ጉዳት ተጠያቂው ህውሐት ብቻ ነው።አራት ነጥብ ።
የአንኮበሩ ሰው በጄኔቭ የፊታችን እሁድ ታህሳስ 7 2011 ይመረቃል - Ethiopian News Portal! News.et
ወይዘሮ ኣስገደት ተስፋዮሃንስ ኣብ ሆላንድ ካብ ዝነብሩ ዘለዉ ዜጋታትና ሓንቲ ኮይና ንለውጢ ኣብ ምቅላስ ዕምሪኣ ሙሉእ ዘወፈየት ኣብነታዊት ኣደ’ያ፡፡
11 ፤ ምድርም ቡቃያዋን እንደምታወጣ፥ ገነትም ዘሩን እንደሚያበቅል፥ እንዲሁ ጌታ እግዚአብሔር ጽድቅንና ምስጋናን በአሕዛብ ሁሉ ፊት ያበቅላል።
በየወረዳው አንድ ፋብሪካ፣ ነፃ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት፣ ተጨማሪ የውጭ ባለሀብቶችን ወረት ወደ ሀገሪቱ መሳብ፣ ሙስናን መታገል። ይህን ሁሉ እንደሚያደርጉ ነበር ናና አኩፎ አዶ ከአንድ ዓመት በፊት ለሶስተኛ ጊዜ ለፕሬዚደንትነት በተወዳደሩበት ጊዜ ቃል የገቡት። አኩፎ አዶ በፕሬዚደንታዊው ምርጫ ቀንቷቸው፣ ያኔ ስልጣን ላይ የነበሩትን ተፎካካሪያቸውን ጆን ድራማኒ ማሀማን 53% የመራጭ ድምፅ በማግኘት አሸንፈዋቸዋል። ድራማኒ ማሀማ 44% የመራጭ ድምፅ ብቻ ነበር ያገኙት።
ችግር በሚፈጥሩበት ጊዜ ወይም መልስዎችን ወይም ማብራሪያዎችን ሲያቀርቡ ሙሉ በሙሉ ያድርጉ ፡፡
ይህ መጽሐፈ ሄኖክ በእነዚህ “መላእክት” ተብለው በተገለጹት እና በሰው ልጆች መካከል የነበረው ጾታዊ ተራክቦ ውጤት የነበሩትን “ኔፊሊም” ወይም “ረዓይት” ስለተባሉት ፍጥረቶች ሲገልጽ እንዲህ ይላል፡–
ዋናዉ ገጽ/የሃይባባባክ አገልግሎቶች/ቴካሃን መለማመጃ መፍትሄዎች - የሃይባባክክ ኦክሲጂን ሕክምና HBOT
አል -Kali Systems የ TVU የሩቅ ምርት ስርዓት (RPS) እና የቴሌቪዥን ናኖ ቪዲዮ ማስተላለፊያ በመጠቀም
ውይይት GYR-GYR! የቪዲዮ ውይይት በ mail.ru በሚታወቀው ሞተርስ ላይ የተመሰረተ ነው, ገጹ ውስጥ ገብቷል. ይህ ገጽ እንደ ኬዝካዊ የቪዲዮ ውይይት ተደርጎለታል, ነገር ግን ማንም ከሩስያ ወይም ከዩክሬን አስተናጋጅ አያገኝም. የእንዳይሬተሩ አስተናጋጁን ለመመልከት ምቹ መስኮት, የማስጠንቀቂያ ደወል, ሁሉም ነገር መሆን አለበት.
እንተኾነ ግን ንመጽሓፍ ቑደስ ተጠንቂቅና እንተ ዗የጽኒዕናዮ ንተስፋታትን፡ትእዚዚትን ኣምላኽ ክንፈልጦ ኣይንኽእልን ኢና። ን጑ሶትን (pastors) ነቶም ኣብ ተለቭዥን ዜሰብኩ ጥራይ ትሰምዕ እንተ ኴይንካ፤ ንቓል ኣምላኽ ኣይክትፈልጦን ኢኻ፤ ምኽንያቱ መብዚሕትኡ ግዛ ንቓል ኣምላኽ ከም ዜግባእ (ብልክዕ) ገይሮም ኣይጠቕስዎን፤ ንትእዚዚቱውን ብልክዕ ኣይምህርዎን እዮም። ስለዙ ንቓል ኣምላኽ ባዕልኻ ከተጽንዖ ኣለካ። ክርስትያን እንተ ኮንካ ንመጽሓፍ ቅደስ ካብ ኩሎም ካልኦት መጻሕፍቲ ናይዚ ዓለም ንላዕሊ ጽቡቕ ጌርካ ክትፈልጣ ይግብኣካ እዩ። ንምጽናዕ መጽሓፍ ቑደስ ሃካይ እንተ ድኣ ኮንካ፡ ክርስትናዊ ሂወትካ ሰንኮፍ ምዃኑ ኣይተርፍን እዩ። ዲግም ዗ይተወለድካ ከለኻ፤ ዲግም ዜተውለድኩ እየ ኢልካ ክትሓስብ ዜከኣል እዩ። ኩሉ እቲ ዗ለካ አመኩሮ ኣምሱላውን ሓሶትን ከሎውን- መንፈስ ቅደስ ከም ዜተመላእካ ክትሓስብ ዜከኣል እዩ። ።ግንከ ቃል ኣምላኽ ብጥንቃቐ እንተ ድኣ ኣጽኒዕካ፡ክትታለል ኣይትኽእልን ኢኻ።
እንዴት ነው? ጸሓፊው አይተቹም እንዴ? ምነው ትችቴን አላወጣችሁትም?
ከተለያዩ የእጽዋት አይነቶች እየተቀመሙ የሚዘጋጁ የመዋቢያ ምርቶች በውስጣቸው ምንም አይነት ኬሚካል ባለመኖሩ ለጤና የሚሰጡት ጠቀሜታ ከፍተኛ ከመሆኑም በላይ ምንም አይነት የጐንዮሽ ጉዳት የላቸውም። ይሁን እንጂ እነዚህን ምርቶች በምንጠቀምበት ወቅት ከፍተኛ ጥንቃቄ ልናደርግ ይገባል፡፡ እነዚህን መዋቢያዎች ወዲያውኑ በጥቅም ላይ የማናውላቸው ከሆነ የሚያስከትሉት ጉዳት የከፋ ይሆናል። ምክንያቱም መዋቢያዎቹ በውስጣቸው ባክቴሪያና ፈንገስ እንዳይራባባቸው ለማድረግ የሚያስችል ኬሚካል ባለመኖሩ ለኢንፌክሽንና መሰል ችግሮች ሊያጋልጡ ይችላሉ፡፡
የራጅ ሻህ የኢትዮጵያ ጉብኝትና የዩኤስኤአይዲ አዲስ ልገሣ
ይህን ካልኩ በሗላ ታዳጊ ህሊናንም ለመስደብ የተጋበዘው የLTV ተጋባዥም ለወ/ሮ ቤተልሄምና ለቴሌቭዥን ጣቢያው የሚመጥኑ በመሆኑ የሴትዮዋ ፕሮግራም ለእውቀት ስለማይረዳ ከታየም ድምጹን አጥፍቶ ዞማ ጸጉሯን ወደ ሗላ ስትወረውረው ባግራሞት መመልከት ነው እንድ ቀን መውደቁ ስለማይቀር።
የሶስተኛ ወገን መተግበሪያ ውህደቶች - የሶስተኛ ወገን መተግበሪያን ወደ ምርቶቻችን ካገናኙ ከሶስተኛ ወገን ጋር መረጃ ልንጋራ እንችላለን ፡፡
ሐሳብን በነፃነት የመግለጽ መብት በምን ደረጃ ላይ ይገኛል ይላሉ? ሐሳብን በነፃነት የመግለጽ መብትን ተግባራዊ በማድረግ ረገድ አሉ የሚሏቸው ተግዳሮቶችን አንስተን እስቲ ሃሳብ እንለዋወጥበት፡፡ በኢትዮጵያ ህገ መንግስት በርካታ አንቀጾች የዜጎች ሰብአዊና ፖለቲካዊ መብቶች እንዲከበሩ ይደነግጋል፡፡ በሕገ መንግስቱ አንቀጽ 29 መሰረት ማንኛውም ሰው ያለማንም ጣልቃ ገብነት የመሰለውን አመለካከት መያዝ ይችላል፤ ሐሳቡን ገደብ ሳይደረግበት በቃል ወይም በጽሑፍ ወይም በሕትመት፣ በሥነ ጥበብ መልክ ወይም በመረጠው በማንኛውም የማሰራጫ ዘዴ ማንኛውም መረጃና ሐሳብ የማሰባሰብ፣ የመቀበልና የማሰራጨት ነፃነቶችን ተጎናጽፏል፡፡ በዚህ መሰረት በአሁኑ ወቅት ዜጎች ሐሳባቸውን በተለያዩ የመገናኛ ብዙሃንና ትዊተርን ጨምሮ በተለይም ከማህበራዊ ሚዲያዎች ፌስቡክን በመጠቀም ሐሳባቸውን በነፃነት እየገለጹ ነው፤ የተለያዩ መረጃዎችንም እየተለዋወጡበት ይገኛሉ፡፡ ይሁንና በኢትዮጵያ ህገ መንግስታዊ ስርአት ያለ አንዳች ገደብ የተረጋገጠው የዜጎች ሐሳብን በነፃነት የመግለጽ መብት በምን ደረጃ ላይ ይገኛል ይላሉ ፤ በዚህ ረገድ አሉ የሚሏቸው ተግዳሮቶችን አንስተን እስቲ ሃሳብ እንለዋወጥበት ፤ ዜጎች የመሰላቸውን ሐሳብ በእምነት የመያዝና በተለያዩ ሚዲያዎች የማንጸባረቅ ጥቅሙስ ምንድን ነውይላሉ? ይህንን ይበልጥ የማጠናከር ጠቀሜታን እንዴት ይገልጹታል? እንወያይበት፡፡
እኔ ባለኝ መረጃ በዚህ ኮሚሽን አባላት ምርጫ ላይም ሆነ በኮሚሽኑ አወቃቀር ላይ ከላይ የጠቀስኳቸው ማናቸውም ቢሆኑ ስለተመሰረተው የብሄራዊ እርቅ ኮሚሽን ምንም አይነት ግብአት እንዲሰጡ አልተደረገም። ሀያ አምስቱ ድርጅቶች የመሰረቱት የብሄራዊ እርቅ ኮሚቴ፣ ቀደም ሲል ከፕሬዚደንት ሙላቱ ጋር ተገናኝቶ አላማውን እና ህልውናውን እንዳስታወቀ፣ በቀጣይም ለጠቅላይ ሚኒስቴር አብይ ጽህፈት ቤትም ጊዜ ተሰጥቶት ሀሳቡን ለማቅረብ እድል እንዲሰጠው ቢያንስ ሁለት ደብዳቤ ጽፎ እንደነበረ፣ ባለፉት 10 ወራት ውስጥ በአዲስ አባባ ውስጥ በዚሁ የብሄራዊ እርቅ ጉዳይ ላይ ያተኮረ ቢያንስ ሶስት ትልልቅ የምክክር ስብሰባወችን አንዳካሄደና ቢያንስ ባንዱ ስብሰባ ላይ የመንግስት ባለስልጣኖች (የለውጥ ሀይሉ) ተገኝተው እንደነበረ እኔ ራሴ የማውቀው ጉዳይ ነው።
2 ~ ዛሬ ደሞ ቤኒሻንጉል ውስጥ ተመሳሳይ ሴራ እንደ ጀመሩ እየሰማን ነው ። ሌላም ቦታ መቀጠሉ አይቀርም ። ህውሃት የረገጠው መሬት እየሸሸ እና እየተናደበት ሲመጣ የሚተገብረው ተመሳሳይ ስልት ነው። የታረደች ዶሮ መሞቷ ላይቀር እየተንደፋደፈች በዙሪያዋ ያሉ ሰዎችን በደም መበከሏ አይቀርም። ህውሃትም እያደረገች ያለችው እንደ ዶሮዋ ነው።
“ሂድና ከአባዱላ ተማር የአንተ አቅም ግንባታ እንኳን አቅም ሊገነባ ያለውንም ሊ...
በቀለማት ያጌጡ ሰንደቃላማዎችን ይዛችሁ እንዲህ በጣም ብዙ ሁናችሁ እዚህ በቅዱስ ጴጥሮስ አደባባይ በመገኘታችሁ ላመሰግናችሁ እወዳለሁ። የዚህ የእናንተ መንፈሳዊ ንግድት ምልክት የሆነውን አርማ ስለሰጣችሁኝም አመሰግናለሁ። እኔም ከእናተ ጋር በመሆን መንፈሳዊ ንግደት እያደርኩኝ እገኛለሁ። ሁላችሁም ከተለያዩ ሀገሮች ተውጣጣችሁ የመጣችሁ ቢሆንም ቅሉ ነገር ግን ሁላችንም በኢየሱስ ክርስቶስ ላይ ባለን እምነት አንድ ሆነናል። ሰላማችን ከሆነው ከእርሱ ጋር በጋር በመጓዝ ላይ እንገኛለን። እናንተን በመወከል እዚህ ተገኝተው የሰላምታ ንግግር ያደርጉትን የዚህ ማኅበር ፕሬዚዳን የሆኑትን አቡነ ነሜትን ለማመስገን እወዳለሁ። አሁን ከእናንተ ጋር ለተወሰነ ጊዜ ውይይት ለማድረግ ያስችለኝ ዘንድ መድረኩን ለእናንተ እተዋለሁ።
ከእርስዎ የ Android ሞባይል እና ፒሲ ላይ አንድ Gif ን እንዴት
ምጥቃም ኮንዶም ኣብ 16 ክፍለ ዘመን እዩ ተጀሚሩ። ዕላም መምሃዚኡ፡ ኣብ መትሎ ወዲ ተባዕታይ ተሰኹዑ፡ ነቲ ኣብ ግዜ ጾታዊ ርክብ ዝፈስስ ዘርኢ ዓጊቱ፡ ካብ ጥንሲ ንምክልኻል አዩ። እዚ ኣብ ምምዕባል ቴክኖሎጂ ብ1930 ዝተመስረተ ኮንዶም፡ ነዚ ኣብ ግዜና ዘሎና ዓይነት ኮንዶማት መሰረቱ እዩ። እቲ ንመከላኸሊ ጥንሲ ተባሂሉ ዝተነድፈ ብመንጽር ኪኢላታት ሕክምና፡ ዋሕስ ክኸዉን ብቕዓቱ ክሳዕ ክንደይ ከም ዝኾነ እንኪገልጹ ከምዚ ይብሉ። ርእሰ ስነ ቅመም ሂወታውያን፡ ላጎስ ስተት ዩኒቨርሲቲ፡ ሕክምና ኮሎጅ፡ (The head of department (HOD) of Biochemistry of the Lagos state university College of Medicine (LASICOM)፡ ፕሮፌሰር ዓብደልከሪም፡ ንደይሊ ትራስት (Daily Trust) ዝሃብውዎ ቃል፡ ''ኮንዶም ወሃዮ ዘርኢ ተባዕታይ (sperm cell) ንኸይሓልፍ ንኽኽልክል ተባሂሉ ዝተነድፈ እዩ። ወሃዮ ዘርኢ ተባዓዕታይ ብ500 ግዜ ካብ ቫይረስ ይዓቢ። ስለዚ ብዙሓት ቫይረሳት ካብቲ ተዓቒሮምሉ ዘለዉ ኮንዶም፡ ብቐሊሉ ናብ ሓደ እቶም ፈጸምቲ ኣካላት በቲ ብዓይኒ ዘይረአ መናፊት (porosity) ብጸቕጢ ግብረ ስጋ ብቐሊሉ ክመሓላለፉ ይኽእሉ።" ብምባል ገሊጾም። ከምኡ'ውን ዶክተር ጀምስ ደብሶን፡ ኣብ ሕ.መ.ኣመሪካ ኣዝዮም ፍሉጥ ኣብ ስነ ቤተሰብ፡ ኣብታ ንመንእሰያት ዝጸሓፍዋ መጽሓፎም፡ ሂወት ኣብ ደንደስ ወስ ጠይረር ጸድፊ (Life on the Edge) ፡ ንዩኒቪርሲቲ ቴክሳስ ጨንፈር ሕክምና ኣብ ጋልቨስቶን (University of Texas Medical Branch in Galveston) ፡ ዘካየዶቶ 11 ዝተፈላለየ ነጻ ምርምር ምርኩስ ብምግብር ኮንዶም 69% ጥራይ ንምትሕልላፍ ኤች.ኣይ. ቪ ቫይረስ፡ ከም ዝከላኸል፡ እቲ መጽናዕቲ ኣብ መደምደምታ ከም ዝበጽሐ፡ ገሊጾም። ካልእ ጸብጻባት ምርምር መግለጺ ዝህብዎ፡ ኮንዶም 80% ኣብ ምጉዳል እቲ ለበዳ ሕማም፡ ኣበርክቶ ከም ዝገበረ ይገልጹ። እዚ ኾይኑ እቲ፡ ሓደ ሃደናይ፡ 100 ጥይት ኣለዋኒ። በተን 20 ወይ 31 ጥራይ ጌረ እየ ዝቐትለካ፡ በተን ዝተረፋ ግን ክስሕተካ እየ እሞ........ እዚ ንዑ ቑማር ንጻወት እዩ። ገ እናበሉዃ'ዶ ትጋገ! ነታ ሓደ ግዜ ጥራይ ክትነብር ዕድል ዝተዋህባ ህይወት ኣሽካዕላል የልቦን።
ለርስዎ ጣቢያ የጤና እንክብካቤ ማዕከልዎን በመወከል ልዩ ይዘት ይፍጠሩታዋቂ እና በመስመር ላይ የሚፎካከሩ ጠርዝ ይሰጥዎታል. ጥራት ያለው የይዘት ማሻሻጥን በመጠቀም ታዳሚዎችዎን ማሳወቅ ይቻላልለእርስዎ እውቀትና ዋጋ ለማመልከት እና በመጨረሻም በፍለጋ ሞተር ውስጥ ደረጃ ማውጣት.
የ አሁኑ የ ምልክት መጠን ወደ ዝርዝር ውስጥ መጨመሪያ
ኣብ ኩወይት ነቲ ጉዳይ ንከሳልጥ ብወገን መንግስቲ ኤርትራ ሓላፍነት ዝተዋህቦ፣ ደሓር ናብ ደቡብ ሱዳን /ጁባ/ ሓላፊ ቆንስላዊ ጉዳያት ኤርትራ ኮይኑ ዝተመዘዘ፣ ኣቶ ኣለም ነጋሽ ክኸውን እንከሎ፤ ንኩሉ ስራሕ መሸጣ ፓስፖርት ምስ ኣዋደደ፣ ነቲ ስራሕ ብሓላፍነት ዝተረከቦ ኣቶ ሙኒር ዝተባህለ ካብ ኣስመራ ዝተላእከ ሰብ ነበረ። ብወገን መንግስቲ ኩወይት ነቲ ስራሕ ንምስላጥ ቤት ጽሕፈት ከፊቱ ዝሰርሕ ዝነበረ ድማ ሚኒስተር ነዳዲ ነበር ኣብዚ ቀረባ ግዜ ዝዓረፈ ኣልመርሑም ዶክተር ነበረ። ዋጋ ሓደ ፓስፖርት $1000 ዶላር ኣሜሪካ ኢዩ ነይሩ።
የ 3 ዲ ግራፊቲ ፊደላት በመስመር ላይ
« …Early loss… የጽንስ መቋረጥ ... በአፍሪካ ያሉ እናቶችን ጤና ለማሻሻል …” »
ዝርዝሩን እዚህ አላወሣውም እንጂ መቀሌ በጣይቱ ልዩ ወታደራዊ ብቃት መያዝዋን መግለፅ ይጠቅማል፡፡ በኋላ ላይ ኮሎኔል ጋሊያኖ በአድዋ ጦርነት ተማርኮ፡- የምንሊክን ፊት ከማይ ግደሉኝ ብሎአል፡፡ በአምባላጌው ጦርነት ሊቀ መኳስ አባተ መድፍ ተኩሠው በጣሊያን መድፍ አፍ ውስጥ እስከ መክተት የዘለቀ አነጣጣሪነታቸውን አሣይተዋል፡፡ የኢትዮጵያ መንግሥት ሥልጣናት፡- ማዕከል ወሎ ውጫሌ በነበረበት ሁናቴ፤ ዳግማዊ ዓፄ ምኒሊክ (አባ ዳኘው) ለህዝባቸው የክተት ጥሪ ካደረጉ በኋላ ከዳር እስከ ዳር የተንቀሣቀሠው የተቆጣ ኢትዮጵያዊ ሠራዊት ሢተም፤ ሲገባኝ ከሠሜን ኢትዮጵያ ከጐንደር ከጐጃም ከወሎና ከትግራይ … የተንቀሳቀሰው አትንኩኝ ያለ ኢትዮጵያዊ ጀግና ከሚተምመው ሠራዊት የተገናኘው በትውልድ አቅራቢያው ሆኖ ነው፡፡
- ናድኤድ ዲዲየም ጨው ለተሻለ የአእምሮ ግልፅነት ፣ ንቃት ፣ ትኩረትን እና ትውስታን ያስከትላል ፡፡ የአዕምሮ ቅጥነትን ከፍ ሊያደርግ እና ስሜትን ሊጨምር ይችላል ፡፡ በሰውነት ውስጥ የኃይል ደረጃን ከፍ ሊያደርግ እና ሜታቦሊዝምን ፣ የአንጎልን ኃይል እና ጽናትን ያሻሽላል።
አዲፓ የሚገርም ድርጅት ነው የሆነው:: የገዥው ግንባር አባል ሆኖ ጦርነት የሚያውጁ ጽንፈኞች ይደግፋል፡፡ ጦርነት ማወጅ ወንጀል መሆኑን የማያውቅ ድርጅት ነው የሆነው፡፡
በርካቶች በተመለከቱት ነገር ስሜታቸው እንደተነካ ገልጸዋል። ፎቶዎቹ እንዳስለቀሷቸው የጻፉም ነበሩ። ታደለች አበበ የተባሉ የፌስ ቡክ ተጠቃሚ “ብዙ የምንማርበት ኢትዮጵያዊነት፣ የሀገር ሽማግሌነትን በተግባር ያየንበት” በማለት ሲያሞካሹት ዘሪሁን ገመቹ ደግሞ የጋሞ ሽማግሌዎችን “የሀገር ዋልታ የሆኑ አባቶች” ሲል አድንቋቸዋል። ቤቲ አብርሃም በትዊተር “ይሄ ነው የሽማግሌ ወግ፣ ተዉ! አብረን እንኑር ነው የትልቅ ሰው ወግ” ስትል ጽፋለች።
በአርባ ምንጭ አባያ ሐይቅ ትናንት ሰዎችን በማጥመቅ ላይ የነበረ ግለሰብ በአዞ ተበልቶ ሕይወቱን አጣ
ለኢትዮጵያዊ ጥንታዊነት ምስክርነት የሚቆሙ በተለያዩ ሥፍራዎች በርካታ ባህላዊ ቅርሶች ይገኛሉ፡፡ ለዘመናት ‹‹የሦስት ሺሕ ዓመት›› ታሪክ የሚለውን ይትበሃል የሚቀይሩ፣ ከአራት ሺሕ ዓመታት በላይ የሚያስቆጥሩ ግኝቶች፣ በሥነ ቁፋሮ ባለሙያዎች መገኘታቸው ከአሠርታት ወዲህ ይፋ መደረጉ ይታወቃል፡፡
የሕወሃት/ኢህአዴግ መስራችና ከፍተኛ አመራር አቦይ ስብሃት ነጋ ከአዲስ ዘመን ጋር ያደረጉት ቃለ-ምልልስ ከተለመደው ወጣ ያለና በገዢው ፓርቲ ኢህአዴግ ላይ ጠንከር ያለ ትችት የሰነዘሩበት ነው። አቦይ ስብሃት ከሁሉም ባለስልጣናት በተለየ ሃሳባቸውን በነፃነት ሲገልፁ በተደጋጋሚ ይስተዋላል። አሁንም የገዛ ፓርቲያቸውን ልክ-ልኩን የነገሩት እኮ! መቼም እንደሳቸው የተሰማውን በነፃነት መናገር የማይሻ ሰው ይኖራል ብዬ አላስብም። ይሁን እንጂ፣ አሁን ባለው ሁኔታ ልክ እንደ እሳቸው በነፃነት ወይም በድፍረት ለመናገር የሚደፍር ሰው መኖሩን እጠራጠራለሁ። በእርግጥ “ከሁላችንም በተሻለ ኢህአዴግን ያለ ስጋት የመተቸት ዕድል ያለው እሳቸው ብቻ ናቸው” ብል ማጋነን አይሆንም።
“ኣቦይ እንተዝህሉስ’ምበር” ዝብል ቈልዓ እንኮ’ውን ይኹን ምእንቲ ከይርከብ ኣቦታት ክንኮኖ ንጓየ። “ወደይ ከሎስ’ምበር. . .” ትብል ኣደ እንኮ’ውን ትኹን ከይትርከብ ከየድመጸት ከላ ካብ ገጻ ኣንቢብና ንጓየየላ። በዓል እንደኣ ዘኪራ እተስተማስል ወላዲት እንኮ’ውን ትኹን ከይትህሉ “ኣለኹልኪ” ንብላ። “ድሕሪ መስዋእቲኸ?” ዝብል ሕቶ፣ ሕቡናት ኴንና ንምልሶ። “ድሕሪ መስዋእቲኸ?” ዝብል እንተመጽአ፣ የማን ነርእዮ ገደል ክንደል፣ ጸጋም ነርእዮ ጎልጎሉን ጎቦኡን ጥሉል፣ ሓፋሽና ነርእዮ ሓድሕድ ክተሓናገር፣ ገዛና ነርእዮ ብፍቕሪ ዝማሞቐ፣ ሕብርና ነርእዮ ብፍረ መስዋእቲ ዝደመቐ።
“እባክህ ሁላችንም ሙዋቾች ነን፣ አታካብድ! “አለ መፃጉዑ ሳሉን ከጨረሰ በኋላ ከንፈሩን እያሞጠሞጠ።
የጭቆናው ምክንያት አንባገነናዊ ሥርዓት ወይንስ የብሄር ልዩነት | ይገረም አለሙ
አቶ ከተማ ከበደ አስገልጥ ሥራ፡- የግል ባለሀብት 11ኛ.
በጉዞ እገዳዎች፣ የጉዞ መስህቦችን ጨምሮ የህዝብ ቦታዎች በመዘጋታቸው፣ እና መንግስታት በመላው አለም የሚደረግ ማንኛውም ጉዞ እንዲቆም በመምከራቸው በጣም ከተጎዱት ዘርፎች መካከል አንዱ ቱሪዝም ነው።
"ሰሜን ኮርያ፥ ኲናት ትምህለል አላ"፡ ኣሜሪካ
- በ2009 ዓ.ም 2ኛ ሴሚስተርና በዚህ ክረምት Internship የወጣላችሁ ተማሪዎች የመግቢያ ቀን መስከረም 21/2010 ዓ.ም (October 1/2017) ሲሆን የ Internship ሪፖርት የምታቀርቡት መስከረም 22/2010 ዓ.ም (October 2/2017) መሆኑን እየገለፅን ቀደም ብላችሁ ዝግጅት እንድታጠናቅቁ እናሳስባለን፡፡
የኢትዮጵያ መንግሥትም ሆነ ሕዝቡ ተሃድሶን በተጐናፀፈ አዲስ መልክ ዘረኝነትንና መለያየትን በመተው አንድነትና ስምምነት በመፍጠር በጋራ ለአገር ሊሠሩ በሚያስችላቸው ስልት ላይ መስማማትና የአፈፃፀም ግዴታ ውስጥ መግባት የግድ ይላቸዋል፡፡ ይህ ደግሞ ለወደፊቱ ትውልድ ጥሩ አርአያነትን፣ የአመራር ብልህነትንና ለአገርና ለሕዝብ አሳቢነትን የሚያመላክት ስለሆነ በዚህ ላይ ሊበረታበት ይገባል እላለሁ፡፡
ኢዴፓ “መብቶች ሁሉ ግዴታ ያዘሉ መሆናቸውን” የምናምነውን ያህል የመብት ጥያቄዎች በቅድመ ሁኔታዎች መጨናገፍና መጨፍለቅ እንደሌለባቸው ደግሞ በጥብቅ የምንታገልለት ፍልስፍናችን ከመሆኑም በላይ ስህተት ሊሰራበት የማይገባ ጉዳይ መሆኑን ግልጽ ለማድረግ እንሻለን፡፡
ሪፖርቱ በተጨማሪም “በዓለም አቀፍ ደረጃ በቅሪተ አካል የነዳጅ መስሪያ ፍሰት ከቤት ውጭ አየር ብክለት በየዓመቱ ከ 3 ሚሊዮን በላይ ቅድመ-ሞቶችን ፣ ወይም ሌሎች በሰው የሚነዱ የግሪን ሃውስ ጋዞችን” ከተቆረጡ በየዓመቱ ከ “5 ሚሊዮን” ያልበለጠ ሞት ”ያስገኛል ፡፡ እንደ ሚቴን ያሉ ነዳጅ ከሚቃጠሉ ነዳጆች የማይመጡ የእርሻ እና የኢንዱስትሪ ልቀትን ጨምሮ።
በሲስቲዎባ ቡናሁ የመጀመሪያ ወቅት ዚዳንን ይጠቀምበታል. በእሱ ጣል ሥር መጫወት የእርሱን ግኝት የበለጠ ልዩ አድርጎታል. በእርሱ ቃላት ..
በዚህ ችግር ውስጥ ሆነውም መዝፈን አላቆሙም ነበር፡፡ ከማሰልጠኛው ሲወጡም ስለኤች አይቪ ኤድስ፣ ስለሀገር እንድነት፣ በኢትዮ-ኤርትራ ጦርነት ጊዜ ወታደሩን የሚያነቃቃና ሌሎች ዘፈኖችን ዘፍነዋል፡፡ አዲስ አበባ ኑሯቸውን አድርገው ሳለ በጄኔራል ገብረጊዮርጊስ አማካኝነት ኮምቦልቻ ሰፍሮ ከነበረው ጦር ጋር ቀላቀለቀቸው፡፡ የነበራቸው ሙያም ሙዚቀኝነት ነበር፡፡ እኒህ ልጅ ጀምረው ሙዚቃን የሚወዱት ታላቅ ሰው ከእነ ጥላሁን ገሰሰ፣ ብዙነሽ በቀለ፣ ተዘራ ኃይሌ፣ መንበረ በዬና እና ሌሎቹም ጋር በአንድ መድረክ ሲዘፍኑ ነበር የቆዩት፡፡
ይህ እንዲሰሩ የዚህን ተሰኪ ተግባር መስመሮች ማከል ያስፈልግዎታል.
4. ኣብዛ ዓንቀጽ እዚኣ እንታይ ክንምሃር ኢና፧
በባለሙሉ ስልጣን አምባሳደርነት መሾማቸውን የፕሬዝደንት ጽ/ቤት አስታውቋል።
10. ሞያውያን ኤርትራውያን ደቂ ኣንስትዮን ደቂ ተባዕትዮን በብሞያኦም ተራኺቦም፣ ኣብ ግዚ ውድቀት ህግደፍ ሃገርና ንምህናጽ ዝገብርዎ ምድላዋትን ተበግሶታትን ንድግፍን ነተባብዕን።
በተመሳሳይ ስያሜ ግንቦት 14 ቀን 2010 ዓ.ም. ስለመቋቋሙ አስታውቆ የነበረውና በአቶ ታደለ የሚመራው ኮንፌዴሬሽን፣ በአቶ ጌታሁን የሚመራው ኮንፌዴሬሽን ዕውቅና ያገኘበት በመሆኑ በተመሳሳይ ስያሜ መጠቀም እንደማይችል ታውቋል፡፡