id
stringlengths
1
7
text
stringlengths
1
13k
100
“እኔ ማዕበሉን ከመርከቢቷ እንዳይገባ ለመከላከል፣ የገባውን ደግሞ ለማስወጣት ምን እያደረግሁ ነው?” ብለን ራሳችንን እንጠይቅ፡፡ ለዚህ ጥያቄ “እየተቆጨሁ! እየተናደድሁ!” በቂ መልስ አይሆንም መቆጨት ማዕበሉን አያግደውምና፡፡ መርከቧ ለማዳንና ራሳቸውንም ለመታደግ መርከበኞች ከስሜታዊነትና ከግብታዊነት በራቀ መልኩ በመልካሙ ቀን በቃልና በተግባር ከሌሎች ሊቃነ ሐመር የተማሩትን ከሁኔታው ጋር እያስማሙና እርስ በርሳቸውም እየተስማሙ ፈጣንና ቆራጥ እርምጃ በመስጠት አፈጻጸሙ ላይ ሊተጉበት፣ ሊመሩ ይገባቸዋል፡፡ ተሳፋሪዎቿም መርከቧን ስለፈለጓቸው ብቻ ካግበሰበሷቸው ነገር ግን ለመርከቢቱ ህላዌ ከማይጠቅሙ ግሳንግስ ሸክሞች በፍጥነት ሊያቀሏትና የመርከበኞቹን ትእዛዝ በንቃትና በትሕትና እያዳመጡ፣ እየተከተሉ ሊንቀሳቀሱ ይገባል፡፡ አይመስላችሁም?
101
Thank you, even if it is one of sad stories we need to keep it as it is part of our history in the future. ኢትዮጵያዊ ያልግባበት የዓለም ክፍል የለም የሚባለው ብዙ ጊዜ ግራ ይገባኝ ነበር:: በደሴትም: ሰው ይኖርበታል ተብሎ በማይጠበቅ ቦታ ሁሉ አለን:: የፈጠርከውን ህዝብ የማትረሳ አምላክ ስደታችን ተመልከት:: እንደ እስራኤልም መልሰን::
102
ዳኒ አተራረኩ አጭርና ግልጽ ነው፡፡ የጉዞ ማስታወሻ እንዲህ ሲሆን በጣም ያምራል፡፡
103
ግን በዚህ ሁሉ ወስት ደግሞ ስደተኛው ወደስህተት የሚሄዱት ወንድም እህቶቹን መታደግ አለበት እሱ ባለፈበት። ሀላፊነት በጎደለው መንገድ የተጓዘበትን ጊዜ ወንድም እህቶቹ መድገም የለባቸውና።
104
እኔ ሀገርቤት የሄድኩ ጊዜ የታዘብኩት ነገር ነው። በስደት ሀገር ለፍተው ግረው የሚልኩት ገንዘብ የት እንደሚውል እንኳን ግድ የማይላቸው ግን ሰላም ለማግኘት እህት ወንድሞቻቸውን ደስ ለማሰኘት ሲልኩ እነዚያ ግን ብሩ ከየት እንደመጣ ያማያስተውሉት ጓደኞቻቸውን ሁሉ ትልልቅ ሆቴሎች ጋባዥ እና አዝናኝ እነሱ ሆነው። ወንድሜ ልኮ ነው እህቴ ልካልኝ ነው ብሉ ጠጡ አይዞአችሁ ሲሉ።
105
እውነት ነው ለፍተው ያላገኙት ገንዘብ እንደ ቅጠል ነው። ምናለ የገንዘቡን ምንጭ ቢያቁት አልኩ። ግን ሳያቁትም ቀርተው አደለም ስላላዩት አይገባቸውም። በመከራ ያለፈው ወገን አሁንም መከራውን አልጨረሰም ወይ ለራሱ አልሆነ ወይ ቁስሉን አልጠገነ። ይህ አለመባረክ ልበለው ወይስ…?። እነሱ ያንን መከራ እንዳያዩ የሚልከው ገንዘብ መች ስራ ላይ ዋለለት እንዳውም መጥፊያቸው የሚሆን ስንቶች ናቸው….?።
106
click here for pdf የአንድ ትልቅ ድርጅት ዋና ሥራ አስፈጻሚ የነበረ ሰው ከደርጅቱ ሲለቅ ለተተኪው ሰው ሦስት ደብዳቤዎችን በሦስት ፖስታዎች አሽጎ በላያቸውም ላይ 1፣ 2 ና 3 ቁጥር ጽፎ ሰጠው፡፡ ተ...
107
- አዲስ የወጎች መጽሐፍ በቅርብ ቀን
108
የ2007 ዓም የበጎ ሰው ሽልማት ፎቶዎች
109
አዲስ መጽሐፍ በገበያ ላይ
110
ራእየ ዮሐንስ ክልስ ዕትም፤ ከልዩ ልዩ መረጃዎች እንደገና ተጠናቅሮ፣ ተብራርቶና ተዘጋጅቶ የቀረበ መጽሐፍ፤
111
ዋጋ 60 ብር ብቻ
112
የበጎ ሰው ሽልማት ፳፻፮ ዓም
113
‹አራቱ ኃያላን› በጎንደር
114
እጨጌ ዕንባቆም የመናዊ- በመርካቶ ተክለ ሃይማኖት ተዘጋጅቶ የነበረው ልዩ መርሐ ግብር
115
‹የዳንኤል ዕይታዎች› ሦስተኛ ዓመት አከባበር (ፎቶ)
116
አንድ ሰርግ ውስጥ አንድ ሽማግሌ ሙሽሮቹን ሊመርቁ ቆሙና « አጣልቶ የሚያፋቅር፣ አጋጭቶ የሚያጣብቅ ፍቅር ይስጣችሁ » ብለው ሲመርቁ ሰማሁ፡፡ እስካሁን ብዙ ሠርግ ተገኝቼ ምርቃት ሰምቻለ...
117
click here for pdf ክፍል አንድ በዚህ ዘመን በተደጋጋሚ ከሚነሡ መንፈሳውያን ጥቄዎች መካከል አንዱ የጥምቀትና አጥማቂዎች ጉዳይ ነው፡፡ ጥምቀት(የክርስትና ጥምቀትን አይመለከትም) በብሉይና በሐዲስ ኪዳ...
118
click here for pdf ‹የክርስቶስ አንዲት በግ መከራን ስትቀበል ከማይ እኔ የበጉ እረኛ መከራ መቀበልን እመርጣለሁ› ይህንን የተናገረው ዮሐንስ አፈወርቅ ነበር፡፡ የቁስጥንጥንያዋ ንግሥት አውዶቅስያ...
119
click here for pdf ትውፊታውያን የሀገራችን ሰዓሊዎች የማያመዛዝንን ሰው ሲስሉ አንድ ዓይና አድርገው ይስሉት ነበር፡፡ ሰፋ አድርጎ የማያይ፤ እውነትን በከፊል ብቻ የሚቀበላት፤ ከሚያውቀው ውጭ ሌላ ነገር ...
120
click here for pdf እየሰማሁት ያለሁትን ነገር ለማመን ረዥም ሰዓት ፈጅቶብኛል፡፡ ቆይቼ ደግሞ ምናለ ውሸት በሆነ እላለሁ፡፡ አቶ መለስ ዜናዊን በዚህ ሁኔታ ማጣት አልነበረብንም፡፡ እንደ ሰው የተሳሳቷቸውን...
121
ሁሉ በሽተኛ ሁሉ ራሴን ባይ በቤታችን ደኅና መጥፋቱ ነወይ የሚል የበገና ዘለሰኛ አለ፡፡ አሁን ያለችውን ሀገራችንን ቀድሞ ያየ ደራሲ መሆን አለበት የገጠመው፡፡ በሀገሪቱ ውስጥ ጤነኛ አካል የጠፋ ይመስላል፡፡ ...
122
click here (ክፍል ሁለት) 1. ተአምራት ማድረግ የምን ውጤት ነው? ተአምራት ማድረግ ከሁለት ነገሮች ሊመጣ ይችላል፡፡ ከመንፈሳዊ ብቃትና ከሰይጣን አሠራር፡፡ በክርስትና ሕይወቱ የበረታ ሰ...
123
አንድ መዝገብ ለዘመናዊቷ ኢትዮጵያ ታሪክ
124
የደጃዝማች ገርማሜ የሕይወት ታሪክ ተጻፈ ከቀኛዝማች ኃይሌ ዘለቃ 1937 ዓ.ም 1. ባለ ታሪኩ ይህ ቀጥሎ የቀረበው በእጅ የተጻፈ ታሪካዊ መዝገብ የዐፄ ምኒልክን መንግሥት በሸዋዎች ብርታት(በ...
125
የ፳፻፱ ዓ.ም. የበጎ ሰው ሽልማት እጩዎች
126
መንግሥታዊ የሥራ ኃላፊነትን በብቃት መወጣት ዘርፍ 1. ዶ/ር መስፍን አርአያ (ለብዙ ዓመታት የዐማኑኤል ሆስፒታል ሜዲካል ዳይሬክተር ሆነው ያገ...
127
ቦምብ ያላፈረሰው ቤተ ክርስቲያን
128
«ጉዞ» ሰላማዊቷ ደሴት
129
የ7000 ዓመት የአያቶቻችን ቤት
130
ለማጠቃለያ - ሦስት ነገሮች ብቻ
131
ምን ይሻለኛል ትላላችሁ?
132
ለሁለተኛ ጊዜ ታተመ
133
ስለ ቅዱስ መስቀል የዛሬ 600 ዓመት የተጻፈ መጽሐፍ
134
ታዋቂው የሥነ ልቡና ምሁር ሮልፍ ዶብሊ ‹አጥርቶ የማሰብ ጥበብ› በተሰኘው መጽሐፋቸው ላይ እንዲህ ይላሉ፡፡ እንበልና አንተ የመድኃኒት አስተዳደር ኃላፊ ነህ፡፡ ለረዥም ግዜ ታምሞ የአልጋ ቁራኛ ለሆነ ሰው የሚሰጥ...
135
አንድ ነን ብዙዎች፤ አንዶችም ብዙ ነን
136
የተፈጥሮ ሳይንስ ሊቃውንት ‹ዓለም በብዙ መልኩ የምትገለጥ ዉሑድ ዓለም ናት› ይላሉ፡፡ የተለያዩ የዓለም ከዊኖች ልዩ ልዩ ይምሰሉ እንጂ የአንዱ ዓለም ክፍሎች ናቸው፡፡ ከአንዱ ዓለም ጋር ተዋሕደውም የሚኖሩ ናቸው፡፡ ...
137
መስተጋብር፡- አማራጭ አይደለም ሕልውና ነው
138
እጅግ ተቀራራቢ የሆነ ዘረመል ያላቸው(የቅርብ አያት ካላቸው) ወገኖች በሚመሠርቱት ግንኙነት ዝርያ የሚፈጠርበት ሂደት ኢንብሪዲንግ( Inbreeding ) ይባላል፡፡ በዚህ መልኩ የሚፈጠሩ ዝርያዎች ተፈጥ ሯዊ ጥንካሬያ...
139
እንደ ኖኅ ወይም እንደ ዮናስ
140
ከሚያብዱት ጋር ከማበድ ይልቅ ከአጥሩ ዘለቅ ብለው አይተው ትውልድን የሚያስጠነቅቁ ሰዎች፣ ሁለት ዓይነት ዕጣ ፈንታ አላቸው፡፡ ወይ እንደ ኖኅ አልያም እንደ ዮናስ፡፡ ኖኅ በምድር ላይ ሊመጣ ያለውን የጥፋት ውኃ ዐ...
141
ሸዋ፡- የጥንትና ዛሬ መገናኛ
142
ዛሬ በተለምዶ ‹ሸዋ› እየተባለ የሚጠራውና ወደ ስድስት በሚጠጉ ዞኖች የተከፋፈለው የመሐል ኢትዮጵያ ክፍልን ታሪክ መረዳት የኢትዮጵያን ሕዝብ የውሕደት ታሪክ ለመረዳት ዓይነተኛ ማሳያ ነው፡፡ በሰሜን በዓባይ ወንዝና በ...
143
የድኅረ ወሊድ ጭንቀት( postnatal depression ) እናቶች ከወለዱ በኋላ የሚያጋጥማቸው፣ ከአንድ ወር እስከ አንድ ዓመት ሊዘልቅ የሚችል የጭንቀት ዓይነት ነው፡፡ ልጅ መውለድ የሚያስከትለውን አዲስ ሁኔታ፣ ጠ...
144
145
አዲስ አበባ - አዲስ አበባ, ኒው ዚንግ ክ / ቤት በቦሌ ሩዋንዳ በዋናው መንገድ ላይ.
146
አዲስ አበባ, ኒንጂክስ ሆቴል ቤት በዋናው መንገድ አቅራቢያ ቦሌ ሩዋንዳ ተከራይ. ቤቱ በዋና ዋና መንገዶች ላይ ይገኛል. ቤቱ ዋና መኝታ ቤት አለው እና የቤቶቹ መታጠቢያ ክፍል, የ 3 አልጋዎች የጋራ ክፍል ገላ መታያ ክፍል, የመብራት ቦታ, የመመገቢያ ክፍል, የመሠረታዊ እቃዎች መጸዳጃ ቤት, የ 2 አገልግሎት ክፍሎች ከመጸዳጃ ጋር, እና ለ 3 መኪናዎች የመኪና ማቆሚያ ቦታ. ክፍያው በድርድር የሚከፈል ነው.
147
አዲስ አበባ, ኒንጂክስ ሆቴል ቤት በዋናው መንገድ አቅራቢያ ቦሌ ሩዋንዳ ተከራይ.
148
149
የኤሌክትሪክ ረገጠ ስኩተር
150
በማጠፍ ኢ-ብስክሌት
151
የወፍራም ጢሮስ ኢ-ብስክሌት
152
የጭነት ኢ-ብስክሌት
153
የከተማ ኢ-ብስክሌት
154
700C የአውሮፓ ኢ-ብስክሌት
155
ሌሎች የመለዋወጫ እና መለዋወጫዎች
156
ተደጋጋሚ ጥያቄዎች
157
ተለይተው የቀረቡ ምርቶች
158
ስም: CF-TDB07Z ኤሌክትሪክ ተራራ የቢስክሌት መደብ: 700C Europan ኢ-የብስክሌት አይነት: CF-TDB07Z ዋጋ: $ 719 ዓይነት: CF-TDB07Z ዝርዝር: 700C (28inch) መደበኛ ዝርዝር ፍሬም: 6061 # የአልሙኒየም ቅይጥ የሞተር: 36V500W 700C BPM የኋላ ሞተር brushless ባትሪ: 36V10.4Ah / Li-ፖሊመር ባትሪ መሙያ: 36V ዲ-ማሳያ ነገርግን: ZOOM በሃይድሮሊክ ነገርግን ፍሬኖቹ: ዓ.ም. ዩሮ መደበኛ ተሰኪ ማሳያ ጋር 110-240V ግንባር ዲስክ / የኋላ ዲስክ ፍሬን መገንጠያው: እገዳ ጋር 700C SUNTOUR NEX የአልሙኒየም ቅይጥ እነሆም ...
159
Min.Order ብዛት: 100 ዕቃ አካል / ክፍሎች
160
አቅርቦት ችሎታ: 10000 ዕቃ አካል / በወር ክፍሎች
161
የክፍያ ውል: L / C, D / A, D / P, ቲ / ቲ
162
ሞተር: 36V500W 700C BPM የኋላ ሞተር brushless
163
መሙያ: ከክርስቶስ ልደት ዩሮ መደበኛ መሰኪያ ጋር 110-240V
164
ብሬክስ : ግንባር ​​ዲስክ / የኋላ ዲስክ ብሬክ
165
ኮርቻ ልጥፍ : እገዳ / ታጣፊ
166
ቸርኬዎች : ድርብ-ግድግዳ ቅይጥ በጠርዙ / የማይዝግ spokes
167
ግንባር / የኋላ ብርሃን : ROXEO / DFH የፊት መብራት / የባትሪ ብርሃን
168
ቆልፍ : መደበኛ ቁልፍ ጋር
169
ርቀት መንዳት : ከ 50kms
170
ጊዜ በመሙላት ላይ : 4-6H
171
ባትሪ መሙያ ውስጥ የግቤት ቮልቴጅ : AC110V-240V
172
ይገኛል ክፍያ ጊዜ : > = 500times
173
ረዳት ስርዓት ፔዳል : 1/1
174
ክብደት : አዓት 28kgs / GW 32kgs
175
የቀድሞው: CF-TDN16Z-3 20inch የኤሌክትሪክ ታጥፋለህ ብስክሌት
176
አውሮፓ ኤሌክትሪክ የቢስክሌት
177
CF-TDB12Z አዲስ የኤሌክትሪክ ብስክሌት
178
700C ጋር CF-TDB15Z አዲስ የኤሌክትሪክ ብስክሌት
179
የእኛን ምርቶች ወይም pricelist በተመለከተ ጥያቄዎች ያህል, ለእኛ የእርስዎ ኢሜይል መተው እባክዎ በ 24 ሰዓታት ውስጥ እንደተገናኙ ይሆናል.
180
181
Dehai -- 20 ሰነ ፥ መዓልቲ ሰማእታት ኤርትራ ኣብ ከተማ ቩፐርታል ጀርመን
182
20 ሰነ ፥ መዓልቲ ሰማእታት ኤርትራ ኣብ ከተማ ቩፐርታል ጀርመን
183
184
የህዝብ ዕንባ ጠባቂ ተቋም በአገራችን ዴሞክራሲ እንዲያብብና የመልካም አስተዳደር ችግሮች እንዲቀረፉ ብሎም የዜጎች ሰብአዊ መብቶች እንዳይጣሱ ከማድረግ አኳያ ትልቅ ኃላፊነትን…
185
ከፕሬዚዳንት ኦባማ የተሳካ ጉብኝት ተነስተን በተለያዩ ወቅታዊና አገራዊ ጉዳዮች ላይ በጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት የፕሬስና የፐብሊሲቲ ሚኒስትር ዴኤታ ከሆኑት አቶ…
186
በጥንታዊቷ ሮማ የተባ አንደበት የነበረው አንድ ሰው በ64 ዓመተ ዓለም ብቅ አለ፡፡ ይህ ሰው ማርክስ ቱሊየስ ቺቼሮ ነበር፡፡ ቺቼሮ በበጋው…
187
188
እንኳን ለገናናው ንጉሥ ዳግማዊ ቴዎድሮስ 200ኛ አመት የልደት በአል አደረሳችሁ! - EthioExplorer.com
189
Home Amharic, Article እንኳን ለገናናው ንጉሥ ዳግማዊ ቴዎድሮስ 200ኛ አመት የልደት በአል አደረሳችሁ!
190
እንኳን ለገናናው ንጉሥ ዳግማዊ ቴዎድሮስ ልደት አደረሳችሁ!
191
“ዘመነ-መሳፍንት” ተብሎ በሚጠራውና ወደ 70 ዓመት ገደማ በዘለቀው ጊዜ ኢትዮጵያ በአካባቢያዊ መኳንንቶችና መሳፍንቶች ስር ወድቃ አንድነቷ ተናግቶ ነበር። በጊዜው ለነበረው የፖለቲካ ውጥንቅጥ ዕልባት የሰጡት ቋረኛው ካሳ ወይንም ገናናውና ጀግናው ንጉሥ ዳግማዊ አጼ ቴዎድሮስ ናቸው።
192
እንግዲህ ከታሪኩ እንደምናየው አፄ ቴዎድሮስ ከሸዋ ወይንም ከወሎ ወይንም ከጎጃም አልጀመሩም፣ የጀመሩት ከአካባቢያቸው ከቋራ ነው፤ #ጉልበት_እያገኙ_እና_እየተደራጁ ሲሄዱ ግን ዐማራውን በሙሉ አስገብረው እንደቀድሞው አንድ አደረጉት።
193
አሁን ለምናዬው ውጥንቅጥም መፍትሔው በተመሳሳይ መንገድ መሔድ ነው። ቅድሚያ አማራውን ማንቃት፣ በአማራዊ ድርጅት ስር ማደራጀት፣ እራሱን እንዲከላከል አስፈላጊውን ሁሉ ማድረግ ነው። ይህ እንግዲህ ዘመን በሻረው አኳኋን የራስህን ወገን በጦር መሳሪያ በማስገበር አይሆንም፤ ይልቁን የወሎን፣ የሸዋን፣ የጎጃምንና የጎንደርን እንዲሁም በተለያዬ አካባቢ ተበትኖ የሚገኘውን አማራ ጥንተ-መሰረትና አንድ አማራ ማንነት በመግለጥና በማስረዳት እንጅ፤ ባሳለፍነው ሩብ ምዕተ-ዓመት አማራው በአማራነቱ ብቻ ያሳለፈው መከራ ጥሩ አድርጎ ስለመከረው
194
አማራው ተደራጅቶ፣ ታጥቆና ተሰልፎ ሲነሳ የዛን ጊዜ ስለአንድነት ማውራት ተገቢ ሊሆን ይችላል፤ የአማራው ሕዝብ ፈቃድ ከሆነ አንድነቱን ይቀበላል ካልሆነ ይተወዋል። አሁን ግን አንድነት እያለ የሚሰብክ ቡድን ያለ እንደሆን ለጊዜው ጆሮ ነስቶ አድፍጦ የቤት ስራን መስራት አማራዎች ሁሉ ዓይነተኛ ምርጫችን ልናደርገው ይገባል።
195
በማጠቃለያ አፄ ቴዎድሮስ ከቋራ ተነስተው አማራውን ከእርስበርስ ውጊያና ከታላቅ ጥፋት ታደጉት በማንነቱ መሰረት እጅ-ለ-እጅ አያያዙት፤ የእፉኝት ልጆች ተነስተው ዳግም ማዕከላዊ መንግስቱን እንኪበጠብጡ ድረስ የታፈረችና የተከበረች አገር ባለቤት አድርገውን ለዘለዓለም በማንነታችን እንድንኮራ #በፊተኛው_መሰረት_ላይ_ማገር_አድርገው በጥብቅ አሰሩት። እንግዲህ ጊዜው ዳግም ዘንብሎ አማራው ሕልውናው ጭምር ፈተና ውስጥ በወደቀበት ሰዓት በታሪክ መስታዋት ወደኋላው ዞሮ ማየት ግዴታው ነው፤ ታሪኩም #ቅድሚያ_ራስህን_አድን፣ #አማራነትህን_አጽና ይላልና እናስተውል።
196
ድል ለዐማራ ሕዝብ!
197
198
ውክፔዲያ - መደብ:User vi-N
199
የመደብ (ካቴጎሪ) «User vi-N» ይዞታ ፦