doc1_url
stringlengths
36
42
doc2_url
stringlengths
35
94
doc1
stringlengths
350
6.98k
doc2
stringlengths
167
19.5k
https://www.bbc.com/amharic/news-53040274
https://www.bbc.com/arabic/world-56631987
በወቅቱ ተቃዋሚዎች በፖሊስ ላይ ጥቃት የፈጸሙ ሲሆን ከጥቃት አድራሾቹ አንዳንዶቹ የቀኝ አክራሪነት አቀንቃኞች ናቸው ተብሏል፡፡ ግጭቱ የተቀሰቀሰው በሺህዎች የሚቆጠሩ ሰዎች የቸርችል ሃውልትን ለመጠበቅ ከተሰባሰቡ በኋላ ነው፡፡ በርካታ የቀኝ አክራሪ ቡድኖች የቀድሞውን የእንግሊዝ ጠቅላይ ሚኒስትር ዊንስተን ቸርችል ሃውልትን ከመገርሰስ ለማዳን ወደ ለንደን የመጡ ሲሆን አብዛኛዎቹም ነጭ ወንዶች እንደሆኑም ተነግሯል። ግለሰሰቦቹ የዊንስተን ቸርችል ሃውልትን ከበው በመጠበቅ ላይ ነበሩ። እነዚህ ተቃዋሚዎች ከፖሊስ ጋር በፈጠሩት ግጭት ስድስት የሚሆኑ ፖሊሶች ጉዳት ደርሶባቸዋል። ዊንስተን ቸርችል በነጭ እንግሊዛውያን ዘንድ አገሪቱን ለሁለተኛ ዓለም ጦርነት ድል ያበቃ መሪ እንዲሁም ድንቅ መሪ፣ ፀሐፊና ተናጋሪ ቢሉትም ከነጭ ዘር ውጪ በነበረው ንቀት አወዛጋቢም ሆኗል። በቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር የዘር አከፋፈል መሰረት ከላይ የሚቀመጡት ነጭ ፕሮቴስታንቶች፣ በመቀጠል ነጭ ካቶሊኮች ከዚያም ከአፍሪካውያን በልጠው ህንዳውያን ናቸው። አፍሪካውያን የመጨረሻውን ቦታ ሲይዙም ከሰውም ያነሱ ናቸው ብሎ ያምን ነበር። ጠቅላይ ሚኒስተር ቦሪስ ጆንሰን ድርጊቱን "የዘረኝነት ልክ ያለፈ ቁጣ በመንገዳችን ላይ ቦታ የለውም" ብለዋል፡፡ ከሦስት ዓመታት በፊት በዌስትሚኒስተር ጥቃት በተገደለው በፒሲ ኬት ፓልመር መታሰቢያ ሃውልት ስር አንድ ግለሰብ ሽንቱን ሲሸና መታየቱን ተከትሎም ምርመራዎች እየተደረጉ ነው፡፡ የአገር ውስጥ ሚኒስትር ፕሪቲ ፓቴልም በመታሰቢያ ሃውልቱ ላይ የተፈጸመውን ድርጊት "በጣም አሳፋሪ" ሲሉ ኮንነውታል፡፡ የከተማዋ ፖሊስ ኮማንደር ባስ ጃቪድ በበኩላቸው፤ "አንድ ግለሰብ በመታሰቢያ ሃውልቱ ስር ሽንቱን ሲሸና የሚያሳይና በጣም አጸያፊ የሆነ ምስል በማህበራዊ ሚዲያዎች ሲዘዋወር ተመልክተናል፤ ምርመራ የጀመርነውም ወዲያውኑ ነው፡፡ ማስረጃዎቹን ከሰበሰብን በኋላ ተገቢውን እርምጃ እንወስዳለን" ብለዋል፡፡ ከሦስት ዓመታት በፊት ፒሲ ፓልመር በዌስትሚኒስተር ደጅ ላይ በካሊድ ማሱድ በተፈጸመ የሽብር ጥቃት ተጎድተው ሳለ የመጀመሪያ ሕክምና እርዳታ የሰጧቸው የፓርላማ አባል ቶቢያስ ኢልውድም፤ በመታሰቢያ ሃውልታቸው ላይ የተፈጸመው ድርጊት አጸያፊ መሆኑን ተናግረዋል፡፡ "ግለሰቡ ሲያደርግ የነበረውን ያውቀዋል፤ በመሆኑም ራሱን በማጋለጥ ይቅርታ ሊጠይቅ ይገባልም" ሲሉ ለቢቢሲ ተናግረዋል፡፡ ቅዳሜ እለት በለንደንና በሌሎች የአገሪቷ ክፍሎች ሰላማዊ የሆኑ ጸረ -ዘረኝነት ተቃውሞዎችም ተካሂደዋል፡፡ ከሰሞኑም በዩናይትድ ኪንግደም መዲና በሚገኘው የቀድሞ ጠቅላይ ሚኒስትር ዊንስተን ቸርችል በተቃዋሚዎች ዘንድ ዘረኛ የሚል ጽሁፍ ተጽፎበት ታይቷል፡፡ የጥቁር አሜሪካዊውን ጆርጅ ፍሎይድ በነጭ ፖሊስ እጅ መሞቱን ተከትሎ የተቀጣጠለው ተቃውሞ በምዕራባዊን ዘንድ ትልቅ ቦታ የሚሰጣቸው አሳሾች እና ነገሥታት ሃውልቶች እንዲገረሰሱና ተመሳሳይ ድርጊቶች እንዲፈጸሙ አነሳስቷል፡፡ ምንም እንኳን እነዚህ ሰዎች ለምዕራባውያኑ ትልቅ ቢሆኑም በአፍሪካውያንም ሆነ በደቡቡ ዓለም ጭፍጨፋ፣ ዝርፊያና መደፈርን ሌሎች አሳፋሪ ታሪኮችን የፈፀሙ ናቸው።
المحتجون خرجوا في عدة مناطق لرفض مشروع قانون يسمح للشرطة بتقييد المظاهرات السلمية ورفعوا شعار "اقتلوا مشروع القانون" ووجهت السلطات اتهامات لحوالي 107 معتقلا، تشمل انتهاك السلم الاجتماعي، وإثارة اضطرابات عنيفة، والاعتداء على الشرطة وخرق القواعد المفروضة لمواجهة فيروس كورونا (كوفيد-19). واعتقلت الشرطة سيدة للاشتباه في حيازتها سلاحا هجوميا، بعد العثور على سكين بحوزتها. وقالت شرطة العاصمة إن غالبية المشاركين في تجمع المحتجين التزموا بالتباعد الاجتماعي وغادروا بسلام. وقال قائد الشرطة إيد أديليكان، الذي قاد عملية حفظ الأمن في منطقة الاحتجاج، إن معظم الناس تعاونوا مع ضباط الشرطة واستمعوا إليهم. مواضيع قد تهمك نهاية احتجاجات في بريطانيا أمام مدرسة عرضت فيها رسوم للنبي محمد شرطة لندن تعتقل أكثر من مئة متظاهر بعد مصادمات عنيفة أعمال عنف خلال احتجاجات على مشروع قانون في مدينة بريطانية وعن اندلاع المواجهات مع الشرطة، أضاف: "لكن مع حلول فترة ما بعد الظهر، أصبح من الواضح أن عددا قليلا من الناس كانوا عازمين على البقاء لإحداث اضطراب لسكان لندن الملتزمين بالقانون". وأكد أنه على الرغم من التعليمات المتكررة من الضباط للناس بضرورة المغادرة، إلا أنهم لم يفعلوا ذلك، ومع تزايد الفوضى جرت الاعتقالات". وشدد أديليكان على ضرورة عدم السماح لسلوك قلة من الأفراد الذين حضروا هذه الأحداث بغرض ارتكاب أعمال إجرامية بتشويه السلوك الجيد للغالبية الذين حضروا أمس. الشرطة قالت إن الاعتقالات جاءت بعد محاولة بعض المتظاهرين إثارة اضطرابات كانت الاحتجاجات مدفوعة برفض مشروع قانون الشرطة والجريمة والأحكام والمحاكم، الذي يقترح منح الشرطة في إنجلترا وويلز مزيدا من الصلاحيات لفرض شروط على الاحتجاجات غير العنيفة، ومنها الاحتجاجات التي تعتبر صاخبة جدا أو مزعجة. ودافع وزراء الحكومة ومسؤولو الشرطة عن مقترحات مشروع القانون، قائلين إنها كانت ضرورية للتصدي لمظاهرات مثل تلك التي وقعت في عام 2019 ، حين بدأت احتجاجات سلمية ثم حاول المحتجون احتلال الطرق والجسور في لندن وأماكن أخرى، مما تسبب في استنفاد موارد الشرطة إلى أقصى حد. وقال زعيم حزب العمال السابق جيريمي كوربين، الذي خاطب في وقت سابق الحشود في ساحة البرلمان بلندن، إن مشروع القانون يمثل "منحدرا شديد الخطورة". كما تم القبض على سبعة أشخاص في احتجاج ضد مشروع القانون في بريستول، التي شهدت تجمع حوالي 1500 شخص. كما نظمت احتجاجات في برمنغهام وليفربول ونيوكاسل وويموث وبورنماوث، وأماكن أخرى في إنجلترا.
https://www.bbc.com/amharic/news-53608236
https://www.bbc.com/arabic/features-53567891
ጆን እና ሜሪ ከ60 ዓመት በፊት በጋብቻቸው ዕለት ነገር ግን ያልታሰበው ተከስቶ የስድስት አስርት ዓመታት የትዳር ዘመናቸውን የሚዘክሩበት በዓልን ማክበር ሳይችሉ ሁለቱም በቀናት ልዩነት ውስጥ በኮቪድ-19 ምክንያት ሕይወታቸው አልፏል። "ሁለቱም በርካታ አባላት ካሉት ቤተሰብ የመጡ ሲሆን ሁለቱም በቤተሰባቸው ካሉት ሰባት ልጆች መመካከል ነበሩ'' ትላለች ሴት ልጃቸው ኢሌይን። "አራት ወንዶችና ሦስት ሴቶች ስንሆን፤ አባታችን በአንድ ቴሌኮም ድርጅት ውስጥ ነበር የሚሰራው። እናታችን ደግሞ በጽዳት ሥራ ከዚያም ሰንደርላንድ ሮያል ሆስፒታል ውስጥ የምግብ አቅርቦት ተቆጣጣሪ በመሆን አገልግላለች።'' ጥንዶቹ ከልጅነታቸው ጀምሮ ጓደኛሞች የነበሩ ሲሆን በሰሜን ምሥራቅ እንግሊዝ ሰንደርላንድ ውስጥ በአንድ አካባቢ ነበር እድገታቸው። "እናቴ እድሜያችንን በሙሉ አብራን የኖረችው ሴት አያታችንን መንከባበከብ ስለፈለገች ሥራዋን አቁማለች። አያቴ ወደ አዛውንቶች መንከባከቢያ ማዕከል የገባችው በ103 ዓመቷ ነበር፤ ምክንያቱ ደግሞ እናቴ የጤና እክል ስላጋጠማት መንከባከብ ባለመቻሏ ነው" ትላለች ኢሌይን። ኢሌይን እና እህቷ ግሊኒስ የወላጆቻቸውን 60ኛ ዓመት የትዳር በዓል ለማክበር ዝግጅት ላይ ነበሩ። "የበዓል ቀናቸውን በደመቀ ሁኔታ ለማክበር አዳራሽ ልንከራይና ዘፋኝ የሆነው የባለቤቴ ወንድም ደግሞ በሥነ ሥርዓቱ ላይ እንዲያቀነቅን እያሰብን ነበር" ትላለች ኢሌይን። ''ወላጆቼ የባለቤቴ ወንድም ሲዘፍን መመልከት በጣም እንደሚያስደስታቸው አውቅ ነበር። ልክ የእንቅስቃሴ ገደቡ መሆን ሲጀምር ሲጀምር በዓሉን ለማክበር የምናደርገውን ዝግጅት ለጊዜው ማቆም ነበረብን።'' ባለፈው ሚያዝያ ወር ላይ አዛውንቱ አባት ጆን የጤና እክል አጋጥሟቸው ወደ ሰንደርላንድ ሮያል ሆስፒታል የተወሰዱት በዕለተ ስቅለት ነበር። የሆስፒታሉ ሠራተኞች ምንም አይነት ምልክት ማየት ባለመቻላቸው መልሰው ወደቤታቸው ይልኳቸዋል። ነገር ግን ከሁለት ቀን በኋላ በፋሲካ ዕለት ሚስተር ጆን ወደ ሆስፒታል በመመለስ የኮቪድ-19 ምርመራ ያደርጋሉ። በሁለተኛው ቀን የኮሮናቫይረስ እንዳለባቸው ተረጋገጠ። "ሆስፒታሉ አሁንም ቢሆን በድጋሚ ወደቤት ሊመልሰው ሲል የባለቤቴ ወንድም ሆስፒታል ሄዶ ተቀበለው። መራመድ አይችልም ነበር፤ የስኳርና በሽታና የእንቅስቃሴ ችግር ነበረበት። በተደጋጋሚ ድካም እንደሚሰማውና ሰውነቱ እንደሚዝል ይናገር ነበር'' ትላለች ልጃቸው ኢሌይን። ጆን እና ሜሪ ከልጆቻቸው ግሊኒስ እና ኢሌይን ጋር ጆን የጤና ሁኔታቸው እየተባባሰ በመምጣቱ ሆስፒታል እንዲቆዩ ቢደረጉም ሊሻላቸው አልቻለም። ከሰባት ቀናት በኋላም ህመማቸው እጅግ ስለጠናባቸው ይህችን ዓለም በሞት ተሰናበቱ። ''ማመን አልቻልኩም ነበር፤ ሰኞ እና ሐሙስ ዕለት አውርተን ነበር። እንደተለመደው እየተጫወተና እየሳቀ ነበር'' ትላለች ልጃቸው። አክላም በዚህም ምክንያት ''እናቴ በጣም ከማዘኗ የተነሳ ምግብ መብላት አቆመች'' ብላለች። ኢሌይን የአባቷ የቀብር ሥነ ሥርዓት ሊፈጸም ቀናት ሲቀሩት እናቷን ለመጎብኘት ወደ እህቷ ቤት መሄድ ነበረባት። "እህቴ ስልክ ደውላ በፍጥነት መምጣት እንዳለብኝ ነገረችኝ። እናታችን ጥሩ ስሜት ላይ እንዳልሆነችና የሰውነቷ የሙቀት መጠንም እንደጨመረ ነገረችኝ። ሳልም ሆነ ሌሎች የኮሮረናቫይረስ ምልክቶች ባይታዩባትም የኦክስጂን መጠኗ ግን ዝቅ ብሎ ነበር።" እናታቸው ሜሪ በዚያው ቀን ከሰዓት በኋላ ላይ ሆስፒታል እንዲገቡ ተደረጉ። በተደረገላቸው ምርመራም ኮሮናቫይረስ እንዳለባቸው ተረጋገጠ። ሜሪ ሆስፒታል ውስጥ እንዲቆዩ ቢደረጉም ቤተሰባቸው ግን በየቀኑ በቪዲዮ ያገኛቸው ነበር። ኢሌይን ለአባቷ የቀብር ሥነ ሥርዓት ወደ ቤታቸው ተመለሰች። በሴንት ሂሊንዳ የሮማ ካቶሊክ ቤተክርስቲያን ውስጥ በተደረገው የሽኝት ሥነ ሥርዓት ላይ መገኘት የቻሉት ሰባት ሰዎች ብቻ ነበሩ። ኢሌይን፣ የፍቅር አጋሯ፣ እህቷ፣ የአባታቸው ታላቅ ወንድምና ሌሎች ተጨማሪ ሦስት ሰዎች ብቻ በተገኙበት የአባታቸው የጆን ግብዓተ መሬት ተፈጸመ። "በሥነ ሥርዓቱ ላይ የተገኘነው ሁላችንም ስልካችንን አጥፍተን ነበር። ቀብሩ ከተፈጸመ በኋላ ወደ ቤት ተመልሰን ስልካችንን ስናይ ብዙ ጊዜ ተደውሎልን ነበር። ወዲያው መልሰን ስንደውል ጥሪው እናታችን ትታከምበት ከነበረው ሆስፒታል እንደሆነና እናታችን ሕይወቷ እንዳለፈ ተነገረን።" "ሁላችንም ተቃቅፈን ማልቀስ ጀመርን። ምንም እንኳን እናታችን እድሜዋ እንደገፋና ጤናዋ አሳሳቢ የሚባል ደረጃ ላይ እንደሚገኝ ብናውቅም ሕልፈቷ በጣም አስደንግጦናል። በአባታችን በተቀበረበት ዕለት ማረፏ ደግሞ አስገርሞናል።" የእናታቸው የሜሪ የቀብር ሥነ ሥርዓት ከቀናት በኋላ ሲፈጸም በወረርሽኙ ምክንያት ተጥሎ የነበረው የእንቅስቃሴ ገደብ ትንሽ ላልቶ መሰባሰብ የሚችሉ ሰዎች ቁጥርም ከፍ ብሎ ነበር። በዚህም የቀብራቸው ላይ 16 የቤተሰብ አባላት፣ ዘመዶችና ወዳጆች መገኘት ቻሉ። "እናትና አባቴ ሁለቱም በጣም ትልቅ ቤተሰብ ነው ያላቸው። የቀብር ሥነ ሥርዓታቸው ላይ በጣም ትንሽ ሰው ብቻ ተገኝቶ አሸኛኘት ማድረጉ በጣም ነው የሚያሳዝነው። "ሁለቱም ላለፉት በርካታ ዓመታት በጣም ብዙ ጥሩ ትዝታዎችን አሳልፈዋል። የ40ኛ ዓመት የጋብቻ በዓላቸውን ለማክበር ወደ አሜሪካ ነበር የሄዱት። በፍሎሪዳና ላስቬጋስ ቆይታም አድርገው ነበር።" መላው ቤተሰብ በአሁኑ ጊዜ በሚቀጥው ዓመት የጆን እና የሜሪን ሕይወት ለመዘከር በዝግጅት ላይ ነው። እነሱ አብረዋቸው ባይኖሩም የ60ኛ ዓመት የጋብቻ በዓላቸውን ቤተሰቡ ተሰብስቦ ለማክበር አቅዷል።
جون وماري تزوجا في 23 مايو/أيار 1960. وتقول ابنتهما إيلين: "ينحدر كلاهما من أسرة كبيرة، وكان كل منهما واحدا من بين سبعة أطفال في الأسرة. أربعة أولاد وثلاث بنات. وكان أبي يعمل في الاتصالات، وكانت أمي منظفة، ثم عملت معدة لوجبات العشاء في مستشفى ساندرلاند الملكي". كانا الزوجان صديقين منذ الطفولة، وترعرعا في المنطقة نفسها في ساندرلاند، شمال شرقي إنجلترا. "توقفت أمي عن العمل حتى ترعى أمها، التي عاشت معنا جميع مراحل حياتنا. كانت جدتي في عامها الـ103 حينما اضطرت إلى العيش في دار للمسنين بعد أن ساءت آلام الوركين لدى أمي. وعندما ماتت جدتي كانت قد بلغت 106." وكانت إيلين وشقيقتها غلينيس تخططان للاحتفال بعيد زواج والديهما الـ60. مواضيع قد تهمك نهاية وتقول إيلين: "كنا نعتزم استئجار قاعة، ونطلب من زوج أختي، وهو مغن، أن يحيى الحفلة. وكنا نعرف أن أبي وأمي يتمتعان بغنائه، ويتمنيان أن يستمعا إليه. ولكن حالة الإغلاق جعلتنا نتأنى في تنفيذ الخطة." وفي يوم 10 أبريل/نيسان، مرض جون ونقل إلى مستشفى ساندرلاند الملكي، وهو المستشفى الذي عملت فيه زوجته. كان ذلك في يوم الجمعة الحزينة. ولم يجد الأطباء بعد فحصه أي شيء لديه، فأعادوه إلى بيته. ولكنه عاد إلى المستشفى يوم عيد الأحد، عيد القيامة، وأجرى المستشفى عليه فحص كوفيد-19. وفي يوم الاثنين عرفوا أنه مصاب. وتقول إيلين: "كان المستشفى ينوي إعادته إلى البيت مرة أخرى، وعندما ذهب زوج أختي لإحضاره، لم يستطع الوقوف. وكان أبي مريضا بالسكري، وبالشلل الارتعاشي، ولكنه قال وقتها إنه شعر بالتعب والإنهاك." وظل جون في المستشفى، ولكن صحته ساءت، وفي يوم الجمعة 17 أبريل/نيسان، بعد سبعة أيام من بدء المرض، توفي. "أمي توقفت عن الأكل" وتقول إيلين: "لم أصدق ما حدث. فقد تحدثت معه يوم الخميس وكان يبدو متحسنا، وكان يدردش ويضحك كالعادة." جون وماري لم يفترقا وتقول إيلين إن أمها ماري، التي أصيبت بالخرف، لم تستطع في أول الأمر استيعاب ما حدث. وتوقفت عن الأكل، وظننا أن ذلك سببه الحزن." وقبل أيام من تشييع جنازة أبي، ذهبت إيلين إلى وسط المدينة، بينما توجهت أختها لرؤية أمهما. وتقول إيلين: "كلمتني أختي في الهاتف وقالت يجب أن تعودي حالا. كانت أمي في حالة محزنة، وكانت حرارتها مرتفعة. لم تعان من كحة أو أي أعراض أخرى ذات صلة بكوفيد-19، لكن مستوى الأوكسجين لديها كان منخفضا." وذهبت ماري إلى المستشفى في ذلك اليوم، وتبين أنها مصابة بفيروس كورونا. وبقيت ماري في المستشفى وكان أفراد الأسرة يطمئنون عليها بواسطة مكالمات الفيديو. وفي يوم السبت 2 مايو/أيار، شيعت جنازة جون من كنيسة سانت هيلدا للروم الكاثوليك في ساندرلاند، ولم يحضرها سوى سبعة أشخاص. وتقول إيلين: "حضرت أنا، وصديقي، وأختي، وزوج أختي، وعمي، وابن عمي وزوجته. ووضعنا هواتفنا المحمولة جميعها في حالة صمت." "بعد الجنازة ذهبنا إلى بيت أختي، وتحقق زوج أختي من هاتفه فرأى مكالمة لم يُرد عليها. فطلب الرقم، فحولوه إلى المستشفى. وأبلغ أختي بما قاله المستشفى له." لقد توفيت ماري. "وارتمينا أنا وأختي في أحضان بعضنا وأخذنا نبكي. كنا نعرف أن حالة أمي سيئة، ونظرا لعمرها لم نستطع عمل أي شيء لها. لكنها كانت صدمة أن تكون وفاتها في نفس يوم جنازة أبي." "وساد الحزن، وانهمرت الدموع، لكنا أخذنا نتصرف بطريقة تلقائية. فأخبرنا أفراد الأسرة. وطلبنا القس فقال لنا إن الكنيسة صلت لأمنا اليوم في وقت مبكر. ثم طلبنا إدارة الجنازات الذين كنا قد تركناهم منذ ساعات، ولم يصدقوا ما حدث." وشيعت جنازة ماري في يوم 8 مايو/أيار. وكانت قواعد حضور تشييع الجنازات في ذلك الوقت قد تغيرت. فقد سُمح لـ16 شخصا بالحضور، وبثت المراسم على الإنترنت لمن لم يحضر من الأصدقاء والأسرة. وتقول إيلين: "أبي وأمي ينحدران من أسرتين كبيرتين، وأشعر أنهما حرما من الجنازة اللائقة بهما." "أبي وأمي أحبا بعضهما كثيرا، وكان كل منهما مستعدا لعمل أي شيء في سبيل الآخر. وإذا ذهب أحدهما إلى المستشفى يكون الآخر بجانب سريره." "كانا يتمتعان بإجازاتهما. ففي عيد زواجهما الـ40 ذهبا إلى أمريكا، وقضيا وقتا ممتعا في فلوريدا، ولاس فيغاس." وتعتزم الأسرة الآن الاحتفال بحياة جون وماري العام القادم. وتقول إيلين: "كنا نعتزم إقامة حفلة كبيرة بمناسبة عيد زواجهما الـ60، وتجميع أفراد الأسرة معا. وسوف نحتفل بذكراهما المشتركة في وقت لاحق من هذا العام." "نحتاج إلى الانتهاء من الآلام. لكن ما يعزينا هو أنهما تجمعا معا، فقد كانا دائما مع بعضهما."
https://www.bbc.com/amharic/news-48263581
https://www.bbc.com/arabic/middleeast-54542473
ሰልፈኞቹ በወታደራዊ ዋና መሥሪያ ቤት አካባቢ ተሰባስበው የሲቪል መንግሥት እንዲመሰረት በሚጠይቁበት ወቅት በተተኮሰ ጥይት ተገድለዋል ተብሏል። ተቃዋሚዎች ተኩሱን የከፈቱት ወታደሮች ናቸው ቢሉም፤ ወታደሮቹ ግን ተኳሾቹ ማንነታቸው ያልታወቀ አካላት እንደሆኑ ተናግረዋል። • የሱዳን የቀድሞ ፕሬዚዳንት አል በሽር ተከሰሱ ባለፈው ወር ፕሬዚደንት ኦማር አል በሽር ከሥልጣን መውረዳቸውን ተከትሎ፤ ሱዳን በሽግግር ወታደራዊ ምክር ቤት እየተዳደረች ትገኛለች። ፕሬዚደንቱ ከሥልጣን ከመውረዳቸው ከስድስት ቀናት አስቀድሞም ተቃዋሚዎች በዋናው ወታደራዊ መሥሪያ ቤት አቅራቢያ ያለውን አደባባይ ተቆጣጥረውት እንደነበር ይታወሳል። የወታደራዊ መንግሥቱና የተቃዋሚዎች ስምምነት ሰኞ ዕለት የተቃዋሚዎች ጥምረትና ሀገሪቷን እየመራ ያለው ወታደራዊ መንግሥት በሽግግሩ ወቅት ስለሚኖረው የሥልጣን ተዋረድ ስምምነት ላይ ደርሰዋል። የተቃውሞ እንቅስቃሴው ቃል አቀባይ ታሃ ኦስማን "በዛሬው ስብሰባችን የሥልጣን ተዋረዱና ክፍፍሉ ላይ ስምምነት ላይ ደርሰናል" ሲሉ ለኤ ኤፍ ፒ የዜና ወኪል ገልፀዋል። • የሱዳን ተቃዋሚ ሰልፈኞች ወታደሩ ያስቀመጠውን ሰዓት እላፊ ጣሱ ቃል አቀባዩ የስልጣን ተዋረዱ የከፍተኛው ምክር ቤት፣ የካቢኔት ምክር ቤት እና የሕግ አውጭው አካል እንደሆነ ዘርዝረዋል። ወታደራዊ ምክር ቤቱ በበኩሉ በሽግግር መንግሥቱ የሥልጣን ተዋረድ ላይ ሥምምነት ላይ መድረሱን አስታውቋል። ሁለቱ አካላት ዛሬ በሚኖራቸው ስብሰባ የሽግግር መንግሥቱ ለምን ያህል ጊዜ እንደሚቆይና በሥልጣን መዋቅሩ የሚካተቱ አካላት ኃላፊነት ላይ ስምምነት እንደሚደርሱ ይጠበቃል። • አልበሽር በማህበራዊ ሚዲያ የተቀሰቀሰባቸውን ተቃውሞ ተቹ ጄኔራሎቹ የሽግግሩ ወቅት ሁለት ዓመት መሆን አለበት ቢሉም ተቃዋሚዎች አራት ዓመታት እንዲሆን ይፈልጋሉ።
وأفادت مصادر طبية لبي بي سي في مستشفى المدينة بأن الوفيات وقعت من جراء الإصابة بالرصاص في أماكن متفرقة من الجسم. وشهدت كسلا صباح اليوم مسيرة احتجاجية شارك فيها المئات رفضا لقرار الحكومة إعفاء والي ولاية كسلا من منصبه. وكان رئيس الوزراء السوداني عبدالله حمدوك قد أعفى الوالي صالح عمار من منصبه بعدما احتجت عناصر قبلية على تعيينه ومنعته من تولي المنصب باعتباره يمثل أحد المكونات القبلية في شرق السودان. وشهدت مدينة كسلا، عاصمة الولاية، أحداث عنف قبلية أدت إلى مقتل وجرح العشرات بعد أيام من تعيين عمار في المنصب قبل ثلاثة أشهر . كما نشبت اشتباكات قبلية في شهر مايو/أيار الماضي، ووقع آنذاك عدد من القتلى والجرحى في الاقتتال بين مجموعتين من قبيلتَي البني عامر والنوبة. وتنتمي قبيلة البني عامر إلى مجموعة قبائل البجة التي تقطن شرق السودان، في حين تضم قبيلة النوبة مجموعات مهاجرة من منطقة جبال النوبة، وسط السودان، التي تشهد نزاعا بين الحكومة ومتمرّدين.
https://www.bbc.com/amharic/48999837
https://www.bbc.com/arabic/world-48999146
አራቱ ሴት የኮንግረስ አባላት የትራምፕ ንግግር "የሰዎችን ትኩረት ከጠቃሚ ነገር ለማሸሽ ያለመ ነው" ብለዋል። ራሺዳ ቲላብ፣ አያና ፕረስሊ፣ ኤልሀን ኦማር እና አሌክሳንድያ ኦስካዝዮ-ኮርቴዝ ትላንት በሰጡት መግለጫ፤ አሜሪካውያን የትራምፕን ንግግር ከቁብ እንዳይቆጥሩት አሳስበዋል። ትራምፕ አራቱ ሴት የኮንግረስ አባላት አሜሪካውያን ቢሆኑም "አገሪቱን ለቀው መሄድ ይችላሉ" ማለታቸው ይታወሳል። በርካቶች ፕሬዘዳንቱን በንግግራቸው ቢያብጠለጥሏቸውም፤ ትራምፕ "ንግግሬ ዘረኛ አይደለም" ሲሉም አስተባብለዋል። • በባህር ዳሩ የተኩስ ልውውጥ ሦስት ሰዎች ሞቱ "ዘ ስኳድ" በሚል ቅጽል ስም የሚጠሩት አራቱ ሴቶች፤ የአሜሪካውያን ትኩረት ፖሊሲ ላይ እንጂ የፕሬዘዳንቱ ንግግር ላይ እንዳይሆን አሳስበዋል። "ርህራሄ አልባና ሙሰኛ የሆነ አስተዳደሩ ላይ ሰዎችን ትኩረት እንዳያደርጉ ፈልጎ ነው" ብለዋል አያና ፕረስሊ። ራሺዳ ቲላብ እና ኤልሀን ኦማር ትራምፕ በሕግ ተጠያቂ ይደረጉ የሚለውን ጥያቄ አስተጋብተዋል። ሦስቱ ሴቶች የተወለዱት አሜሪካ ውስጥ ሲሆን፤ ኤልሀን ኦማር ሶማሊያ ውስጥ የተወለዱ አሜሪካዊ ናቸው። ትራምፕ ያሳለፍነው እሁድ "ወደ መጡበት ተመልሰው በወንጀል የተመሳቀለ አገራቸውን ያሻሽሉ" ሲሉ ዘረኛ ትዊት ማድረጋቸው ይታወሳል። • "የመጀመሪያውን ድራማ አንተ፤ ሁለተኛውን እኔ እፅፈዋለሁ" ኤርሚያስ አመልጋ አያና ፕረስሊ፤ የኮንግረስ አባላቱን ለማግለልና ድምጻቸውን ለማፈን የተቃጣ ንግግር እንደሆነ ገልጸው፤ "እኛ ከአራት ሰዎች በላይ ነን፤ ቡድናችን ፍትህ የሰፈነበት አገር ለመገንባት የሚሹትን ሁሉ ያካትታል" ብለዋል። የኮንግረስ አባላቱ፤ ሜክሲኮ ድንበር ላይ ስደተኞች እየደረሰባቸው ስላለው እንግልት እንዲሁም የመሣሪያ ቁጥጥርና የህክምና አገልግሎት ተደራሽነት ላይ ማተኮር የተሻለ ነው ብለዋል። ኤልሀን ኦማር በበኩላቸው "ድንበር ላይ ሰብአዊ መብት ሲጣስ፣ ሰዎች ሲታጎሩም ታሪክ እየታዘበን ነው" ብለዋል። አራቱ ሴቶች ላይ የተቃጣው ዘረኛ ጥቃት "አገሪቱን ለመከፋፈል ያለመ፤ የነጭ የበላይነት ሻቾች አጀንዳ" ብለውታል። ራሺዳ ቲላብ፤ ንግግሩን "ከፕሬዘዳንቱ ዘረኛ አመለካከት የተቀዳ" ብለውታል። የአገሪቱን ሕግ ተመርኩዘው ፕሬዘዳንቱን ተጠያያቂ ከማድረግ ወደ ኋላ እንዳማይሉም አክለዋል። • ኢህአዴግን ያጣበቀው ሙጫ እየለቀቀ ይሆን? አሌክሳንድያ ኦስካዝዮ-ኮርቴዝ፤ ከተሞክሯቸው ተነስተው "ታዳጊዎች 'ይህ ፕሬዝዳንት ምንም አለ ምን፣ ይህ አገር ያንተ ነው፤ ያንቺ ነው' መባል አለባቸው" ብለዋል። "የምንወደውን ነገር ትተን የትም አንሄድም" ያሉት የኮንግረስ አባሏ፤ አዕምሯቸው ያልበሰለ መሪዎች ፓሊሲ ላይ ማተኮር እንደሚሳናቸውም ገልጸዋል። ባለፈው ሳምንት ራሺዳ ቲላብ፣ አያና ፕረስሊ፣ ኤልሀን ኦማር እና አሌክሳንድያ ኦስካዝዮ-ኮርቴዝ የስደተኞች ማቆያ ጎብኝተው ምስክርነታቸውን ሰጥተው ነበር። ዴሞክራቶች ድንበር ላይ የስደተኞች ሰብአዊ መብት እየተጣሰ ነው ሲሊ የትራምፕን አስተዳደር ይተቻሉ። ትራምፕ ግን ድንበር ላይ የሰብአዊ መብት እንዳልተጣሰ ተናገረው፤ የኮንግረስ አባላቱን "ደስተኛ ካልሆናችሁና የምታማርሩ ከሆነ መሄድ ትችላላችሁ" ብለዋል። አራቱ ሴቶች ትላንት ጋዜጣዊ መግለጫ እየሰጡ ሳለም ትራምፕ ተመሳሳይ ነገር ትዊት አድርገዋል። "እዚህ ደስተኛ ካልሆናችሁ መሄድ ትችላለእሀ። ምርጫው የናንተ ነው" ብለዋል። • ከበለስ ኤሌክትሪክ ለማመንጨት የምትመራመረዋ ኢትዮጵያዊት ፕሬዘዳንቱን እያወገዙ ያሉት ዴሞክራቶች ብቻ ሳይሆኑ ሪፐብሊካኖችም ጭምር ናቸው። ሴናተር ሚት ሮምኒ የፕሬዘዳንቱን "ከፋፋይና ጠቃሚ ሆነው ጉዳይ የሚያስገነግጥ" ብለውታል። ሰዎች የተለያየ የፖለቲካ አመለካከት ቢኖራቸውም አሜሪካውያንን "ወደመጣችሁበት ተመለሱ" ማለት መስመር ያለፈ ነው ብለዋል። የአሜሪካ ወዳጅ አገራትም ፕሬዘዳንቱን እየተቹ ነው። የኒውዚላንድ ጠቅላይ ሚንስትር ጃሲንዳ አርደርን እንዲሁም የካናዳ ጠቅላይ ሚንስትር ጀስቲን ትሮዶ ንግግሩን ነቅፈዋል።
عقدت عضوات الكونغرس اللاتي تعرضن لهجوم من ترامب مؤتمرا صحفيا لرفض ما جاء في تغريداته ووصفت العضوات الأربعة ألكساندريا أوكاسيو، وإلهان عمر، وأيانا بريسلي، ورشيدة طليب، في مؤتمر صحفي، تغريدات ترامب ضدهن بأنها "إلهاء" للشعب الأمريكي عن سياسات الإدارة الحالية، ناصحين الشعب الأمريكي "بألا يبتلع الطعم". وكان ترامب قد كتب في تغريدة سابقة له بأن النساء الأربعة، وجميعهن مواطنات أمريكيات، "يمكنهن الرحيل". وولدت الكساندريا أوكاسيو- كورتيز، ورشيدة طليب وآيان بريسلي، ونشأن في الولايات المتحدة، بينما انتقلت الرابعة، وهي إلهان عمر، إلى الولايات المتحدة وهي طفلة. ودافع الرئيس الأمريكي عن تصريحاته في حقهن، نافيا مزاعم العنصرية التي نسبت إليه في وقت سابق. وأعلنت النساء الأربعة، اللاتي يُعرفن في الوقت الراهن "بالفرقة"، أن التركيز ينبغي أن يكون على سياسات الرئيس لا كلماته. وقالت عضوة الكونغرس أيانا بريسلي: "إنه يهدف ببساطة إلى إزعاج وإلهاء الشعب عن الفوضى العارمة وثقافة الفساد التي تتبناها هذه الإدارة على طول الخط." وطالبت العضوتان إلهان عمر ورشيدة طليب بعزل الرئيس الأمريكي دونالد ترامب. يأتي ذلك في إطار الرد على تغريدة تنطوي على إهانات في حق هؤلاء العضوات يوم الأحد الماضي، والتي دعا فيها النساء الأربعة بأن "يعدن للمساعدة في إصلاح الأماكن الممزقة تماما و الموبوءة بالجريمة التي جاءوا منها." وأضاف إلى الهجمات التي شنها على المشرعات تغريدة أخرى نشرها الاثنين جاء فيها: "إذا لم يكن سعداء في الولايات المتحدة، إذا كنتن دائمات الشكوى، يمكنكن الرحيل." ولاقت هذه التغريدات الرئاسية إدانات على نطاق واسع، كما وصفها كثيرون بأنها حافلة بالعنصرية وكراهية الأجانب.
https://www.bbc.com/amharic/news-55068748
https://www.bbc.com/arabic/world-55067675
የወር አበባ ንጽህና መጠበቂያ ምርቶች የአገሪቱ የሕዝብ እንደራሴዎች ትናንት ማክሰኞ ዕለት ዜጎች የወር አበባ ንጽህና በነጻ እንዲያገኙ የቀረበውን ሀሳብ ሙሉ በሙሉ ማጽደቃቸው ተገልጿል። በአዲሱ ሕግ መሠረትም የየአካባቢው ባለስልጣናት ማንኛውም ምርቶችን የሚፈልግ ሰው መነጻ እንዲያገኛቸው የማመቻቸት ግዴታ አለባቸው ተብሏል። ይህንን ሀሳብ ያቀረቡት የሌበር ፓርቲ ተወካዩዋ ሞኒካ ሌነን ናቸው። የሕዝብ እንደራሴ ሞኒካ ከፈረንጆቹ 2016 ጀምሮ የወር አበባ ንጽህና መጠበቂያ ምርቶች እጥረት ላይ ሲሰሩ ቆይተዋል። ''ይህን ውሳኔ ተግባራዊ ለማድረግ ምንም የሚያግደን ነገር የለም። በተለይ ደግሞ በዚህ የኮሮረናቫይረስ ወረርሽኝ ዓለምን እንዲህ በሚያስጨንቅበት ወቅት'' ብለዋል የሕዝብ እንደራሴዋ። አክለውም '' የወር አበባ በወረርሽኝ ጊዜ የሚቆም ነገር አይደለም። ለወር አበባ የሚሆኑ ምርቶች በቀላሉ ለሰዎች ማቅረብና በድጋሚ ጥቅም ላይ ሊውሉ የሚችሉ ጥሬ እቃዎችን መጠቀም በጣም ወሳኝ ነው'' ብለዋል። በስኮትላንድ በተሰራ አንድ ኢመደበኛ ጥናት መሰረት ከ2000 በላይ የሁለተኛ ደረጃ ተማሪዎችና የኮሌጅ ተማሪዎች በቀረበላቸው ጥያቄ ከአራት ሴቶች መካከል አንዷ የወር አበባ ንጽህና መጠበቂ ምርቶችን በበቂ ሁኔታ መግዛት አትችልም። ይህ በንዲህ እንዳለ በዩናይትድ ኪንግደም ከሚገኙ ሴቶች መካከል 10 በመቶ የሚሆኑት የወር አበባ መገልገያዎችን መግዛት የማይችሉ ሲሆን 15 በመቶ የሚሆኑት ደግሞ በበቂ ሁኔታ መግዛት አይችሉም። በተጨማሪም 19 በመቶ የሚሆኑት ደግሞ በዋጋው ውድነት ምክንያት ጥራት የሌላቸውን እና ለመጠቀም የማይመቹ መገልገያዎችን ለመግዛት ተገድዋል። በጥናቱ መሰረት እድሜያቸው ከ14 እስከ 21 ከሆኑ ሴቶች መካከል 71 በመቶ የሚሆኑት የወር አበባ መገልገያዎችን ከመድሀኒት ቤቶችና ሌሎች ቦታዎች ሄደው ለመግዛት ያፍራሉ። የስኮትላንድ መንግሥት ይህንን ሀሳብ ለመደገፍ 5.2 ሚሊየን ዩሮ የመደበ ሲሆን ከዚህ ገንዘብ ውስጥ 'ፌርሼር' የተባለው በጎ አድራጎት ድርጅት ደግሞ ለዝቅተኛ ገቢ ቤተሰቦች የወር አበባ መገልገያዎችን በነጻ እንዲያቀርብ ግማሽ ሚሊየን ዩሮ ያገኛል ተብሏል።
الكثير من النساء في اسكتلندا تعجزن عن توفير تكلفة المنتجات الصحية للحيض وأقر برلمان اسكتلندا بالإجماع مشروع قانون التوفير المجاني لمنتجات الدورة الشهرية، يوم الثلاثاء. وبموجب هذا القانون سيكون هناك إلزام للسلطات المحلية بتوفير المنتجات المجانية اللازمة للنساء أثناء الحيض مثل السدادات القطنية (تامبون) والفوط الصحية، "لأي شخص يحتاجها". وتقدمت النائبة عن حزب العمال مونيكا لينون، بمشروع القانون، وكانت تقود حملة منذ عام 2016 للقضاء على "فقر الدورة الشهرية"، أي عدم قدرة النساء والفتيات على توفير الأموال الضرورية للحصول على وسائل صحية وآمنة أثناء الدورة الشهرية. وقالت مونيكا إنه كان تشريعا "عمليا وتقدميا" وأصبح أكثر أهمية بسبب جائحة فيروس كورونا. مواضيع قد تهمك نهاية وأضافت: "الدورة الشهرية لا تتوقف بسبب الأوبئة، لذلك فهناك أهمية قصوى حاليا لتوفير المنتجات الصحية الأساسية من السدادات القطنية والفوط والمواد القابلة لإعادة الاستخدام". ما هو فقر الدورة الشهرية؟ فقر الدورة الشهرية تعاني منه النساء غير القادرات على توفير الأموال اللازمة لشراء المنتجات الصحية أثناء فترة الحيض. ولأن الدورة الشهرية تستمر في المتوسط خمسة أيام، فإن تكلفة المنتجات الصحية قد تصل خلالها إلى 8 جنيهات إسترلينية شهريا، وتكافح بعض النساء لتحمل هذه التكلفة. ما حجم هذه المشكلة؟ وجدت دراسة استقصائية أجرتها مؤسسة يونغ سكوت على أكثر من 2000 شخص، أن واحدة من بين كل أربع إناث في المدرسة أو الكلية أو الجامعة في اسكتلندا تعاني من عدم القدرة على توفير المنتجات الصحية اللازمة للحيض. ووجدت الدراسة أيضا أن حوالي 10 في المئة من الفتيات في بريطانيا غير قادرات على شراء منتجات صحية، بينما عانت 15 في المئة منهن لتوفير تكلفتها. واضطرت 19 في المئة من الفتيات لاستخدام وسائل أخرى لا تصلح بصورة كبيرة لمواجهة هذا الظرف بسبب تكلفتها. وبالإضافة إلى فقر الدورة الشهرية، يعالج مشروع القانون الوصمة السيئة المرتبطة بهذه الفترة. يقول الباحثون إنها تمثل مشكلة خاصة بالنسبة للفتيات الصغيرات. ووجدت الدراسة أن 71 في المئة ممن تتراوح أعمارهن بين 14 و21 عاما يشعرن بالحرج عند شراء المنتجات الصحية للحيض. كما يعالج مشروع القانون تأثير هذه الفترة على التعليم، حيث وجد الباحثون أن ما يقرب من نصف الفتيات اللاتي شملهن الاستطلاع قد تغيبن عن الدراسة أثناء هذه الفترة. برلمان اسكتلندا أقر قانونا يسمح بتوفير السدادات القطينة والفوط الصحية مجانا لجميع النساء في فترة الحيض ما الفرق الذي سيحدثه القانون؟ يلزم القانون الاسكتلندي السلطات المحلية بتوفير مسلتزمات الدورة الشهرية مجانا. سيكون على 32 مجلسا محليا في البلاد تقرير الترتيبات العملية اللازمة للتنفيذ، والتي تضمن إمكانية وصول "أي شخص" إلى أنواع مختلفة من المنتجات الصحية "بسهولة وكرامة معقولة". كما اقترحت وثيقة استشارية استخدام نموذج نظام المجالس الصحية الذي يوفر الواقي الذكري مجانا. ففي منطقة غلاسغو وكلايد على سبيل المثال، يمكن لأي شخص يريد واقيات ذكرية مجانية أن يطلبها من عدة مواقع تشمل عيادات الممارس العام والصيدليات والكليات والجامعات، ويمكن طلبها من خلال استمارة خاصة حتى لا يضطروا طلبها شفهيا. وسوف يتم تنفيذ المخطط في غضون عامين من تحول التشريع إلى قانون. وينص مشروع القانون على أنه يمكن للوزراء في المستقبل أن يلزموا "هيئات خدمة عامة محددة" أخرى بتوفير مستلزمات الدورة الشهرية مجانا. كما أن القانون يتضمن أيضا التوفير المجاني لهذه المستلزمات في المدارس والكليات والجامعات. قررت الحكومة الاسكتلندية في وقت سابق دعم مشروع القانون من حيث المبدأ على الرغم من معارضته سابقا، بسبب "مخاوف كبيرة وحقيقية للغاية" بشأن كيفية عمله. واقترحت الحكومة تعديلات مهمة على مشروع القانون أثناء طرحه في البرلمان، ما يعني أنه مدعوم الآن من قبل جميع الأطراف في العاصمة أدنبرة. ما هي الإجراءات الحالية لمعالجة فقر الدورة الشهرية؟ في الوقت الحاضر يتم تمويل السدادات القطنية والفوط الصحية وبعض المنتجات القابلة لإعادة الاستخدام في المدارس والكليات والجامعات في اسكتلندا. قدمت الحكومة الاسكتلندية تمويلا بقيمة 5.2 مليون جنيه إسترليني لدعم ذلك، مع منح نصف مليون جنيه إسترليني لمؤسسة Fare Share الخيرية لتقديم مستلزمات الدورة الشهرية مجانا للأسر ذات الدخل المنخفض. كما وفرت الحكومة 4 ملايين جنيه إسترليني أخرى للمجالس البلدية حتى يمكن توسيع نطاق التوزيع ليشمل أماكن عامة أخرى، بالإضافة إلى 50 ألف جنيه إسترليني أخرى لتوفيرها مجانا في النوادي الرياضية. ويتم توفير بعض المنتجات مجانا بالفعل في بعض الأماكن، بما في ذلك عدد من الحانات والمطاعم، ويتولى مالكوها هذه المهمة والتي تكون بمثابة بادرة حسن نية وليست مطلبا إلزاميا. توفير المنتجات الصحية النسائية مجانا جاء بعد تجربة سابقة لتوفير الواقي الذكري مجانا للرجال ماذا يحدث في أماكن أخرى؟ لدى الحكومة البريطانية فريق عمل خاص بالفقر خلال الدورة الشهرية، بهدف أساسي هو معالجة وصمة العار والتعليم خلال الدورة. كما أنها تريد تحسين إمكانية الوصول إلى مستلزماتها. كما تم طرح منتجات الحماية أثناء الدورة الشهرية مجانا في جميع المدارس الابتدائية والثانوية في إنجلترا في يناير/كانون الثاني الماضي. وفي الولايات المتحدة أقر عدد قليل من الولايات قوانين تنص على توفير منتجات الدورة الشهرية المجانية في المدارس. ضريبة السدادة القطنية منذ عام 2001، فرضت بريطانيا ضريبة القيمة المضافة على منتجات الدورة الشهرية بنسبة 5 في المئة، حيث تعني قواعد الاتحاد الأوروبي أن "ضريبة السدادات" هذه لا يمكن إلغاؤها أو تخفيضها أكثر من ذلك. ومع ذلك، وضعت الحكومة البريطانية على مدى السنوات الخمس الماضية الأموال، التي جمعتها من ضريبة القيمة المضافة على منتجات الدورة الشهرية، في صندوق ضرائب السدادات القطنية الذي يستخدم لدعم المنظمات النسائية والجمعيات الخيرية. وخفضت سلسلة متاجر تيسكو سعر المنتجات التي باعتها بنسبة 5 في المئة لتغطية ضريبة القيمة المضافة المفروضة على هذه العناصر. الآن بعد أن غادرت بريطانيا الاتحاد الأوروبي، سيكون الأمر متروكا للحكومة لتحديد معدل ضريبة القيمة المضافة المفروضة على منتجات الدورة الشهرية، حيث يقول الوزراء إنهم يريدون إلغاء الضريبة تماما على المنتجات الصحية النسائية في أقرب فرصة. وهناك بعض الدول التي خفضت أو ألغت الضرائب على منتجات الدورة الشهرية، تشمل 12 ولاية في الولايات المتحدة ودول مثل كينيا وكندا وأستراليا والهند وكولومبيا وماليزيا ونيكاراغوا وجامايكا ونيجيريا وأوغندا ولبنان وترينيداد وتوباغو.
https://www.bbc.com/amharic/news-54046815
https://www.bbc.com/arabic/world-54044801
የቀድሞ ፕሬዚዳንት ኢብራሂም ባውባካር ኬታ የ75 አመቱ ፕሬዚዳንት በደም ዝውውር መታወክ (ስትሮክ) ታመው በትናትንትናው ዕለት ወደተባበሩት አረብ ኤምሬትስ መዲና አቡዳቢ ማቅናታቸውን የአገሪቱ ወታደራዊ ባለስልጣናት አስታውቀዋል። በአሁኑ ወቅት ስልጣኑን የተቆጣጠረው ወታደራዊ ኃይል ከተቃዋሚ ፓርቲዎችና ከተለያዩ ተቋማት ጋር ወደ ሲቪል አስተዳደር የሚደረገው ሽግግር ላይ ውይይት እያደረጉ ይገኛል። ወታደራዊ ኃይሉ ከሁለት አመት በኋላ ስልጣን እለቃለሁ ቢልም የምዕራብ አፍሪካ መሪዎች ከዚያ ቀደም ብሎ የስልጣን ርክክብ ማድረጉ ያስፈልጋል እያሉ ነው። ለባለፉት ሁለት ወራት ያህል የተቃዋሚ ፖለቲካ ፓርቲዎች ጥምረት፣ መንግሥታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች ከፍተኛ ህዝብ የተሳተፈባቸውን የተቃውሞ ሰልፎች መርተዋል። በሃገሪቱ ውስጥ ያለውን ሙስና፣ የምጣኔ ኃብት ኢ-ፍትሃዊ ክፍፍልና አወዛጋቢ የምርጫ ህግን በተመለከተ ተቃውሞን ከማሰማት ባለፈ የሁሉም መሰረታዊ ጥያቄ ፕሬዚዳንቱ ከስልጣን እንዲወርዱ ነበር። ይህንንም ተከትሎ ፕሬዚዳንቱ በመፈንቅለ መንግሥት ወርደዋል። መፈንቅለ መንግሥቱ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅትን ጨምሮ የበርካታ አገራት መሪዎች ሲያወግዙት የአፍሪካ ህብረት ደግሞ ከአባልነት አግዷታል። በርካታ ማሊያውያንን ደግሞ አስደስቷል፤ ጮቤ የረገጡ ማሊያውያን በየጎዳናው በመውጣት ደስታቸውንም ገልፀዋል። ፕሬዚዳንት ኢብራሂም ባውባካር ኬታ ለተወሰነ ጊዜያትም በወታደራዊ ኃይሉ ቁጥጥር ስር የነበሩ ቢሆንም በኋላ ግን ነፃ ወጥተዋል። በዚህ ሳምንት ሃሙስ በደም ዝውውር መታወክ ለሁለት ቀናት ያህል በመዲናዋ ባማኮ ሆስፒታል ሲታከሙ ቆይተው ለበለጠ ህክምና ወደተባበሩት አረብ ኤምሬትስ ማቅናታቸውን አጃንስ ፍራንስ ፕሬስ ዘግቧል። የቀድሞ የአገሪቱ ጠቅላይ ኤታማዦር ሹምም ለ15 ቀናት ያህል ይቆያሉ ብለዋል። የቀድሞው ፕሬዚዳንት ወደ አቡዳቢ ሊሄዱ የቻሉትም ማሊ አባል የሆነችበትና አስራ አምስት አባላት ያሉት የምዕራብ አፍሪካ ሀገራት የኢኮኖሚ ማህበረሰብ (ኢኮዋስ) ተወካዮች፣ የተባበሩት መንግሥታት ከመፈንቅለ መንግሥቱ መሪዎች ጋር ውይይት ካደረጉ በኋላ መሆኑንም የምዕራብ አፍሪካ ዘጋቢ ሴይዲና አሊዎኔ ድጂጎ ዘግባለች። በአመራራቸው ላይ ወንጀል ፈፅመዋል ተብሎ ወደ ፍርድ የሚቀርቡም ከሆነ ፕሬዚዳንቱ እንደሚመለሱም ኢኮዋስ ከወታደራዊው ኃይል ጋር መነጋገሩንም ከሪፖርቱ መረዳት ተችሏል። ከፈረንሳይ ቅኝ ግዛት በ1960ዎቹ ነፃነቷን በተቀዳጀችው ማሊ በነዚህ አመታተትም አራት ያህል መፈንቅለ መንግሥቶች ተካሂደዋል ሰፊ የቆዳ ሽፋን ያላት ማሊ ግዛቷ የሰሃራ በረሃንም የተወሰነ የሚሸፍን ሲሆን የፈረንሳይ ወታደሮችን ጨምሮ የተባበሩት መንግሥታት ሰላም አስከባሪዎች አክራሪ ፅንፈኝነትን እንዋጋለን በሚልም ሰራዊት አስፍረውባታል። ወታደራዊው ኃይልም እነዚህን ኃይሎች ለመዋጋት አለም አቀፍ ስምምነቱን እንደሚያከብር ቃል ገብቷል።
وأوضح مسؤولون عسكريون أنه سافر لتلقي العلاج الطبي في إمارة أبوظبي، بعد إصابته بجلطة دماغية طفيفة في وقت سابق من الأسبوع. وقال مسؤول لرويترز إن كيتا غادر باماكو مساء السبت على متن طائرة استأجرتها الإمارات بناء على طلب المجلس العسكري الحاكم في مالي. وأضاف أنه قد يظل في الخارج لمدة تصل إلى خمسة عشر يوما. ودخل كيتا، 75 عاما، مستشفى في العاصمة باماكو يوم الثلاثاء بعد ستة أيام من إطلاق سراحه من قبل المجلس العسكري الحاكم. مواضيع قد تهمك نهاية وحالة كيتا الطبية غير واضحة، فقد أزيل ورم حميد من رقبته في عام 2016. وفي غضون ذلك، بدأ الحكام العسكريون الجدد في مالي محادثات في العاصمة باماكو مع جماعات المعارضة والمجتمع المدني حول الانتقال إلى حكومة مدنية. وقالوا إنهم سيتنحون عن السلطة في غضون عامين. وبدأت المحادثات حول شكل الفترة الانتقالية يوم السبت بين مئات الممثلين من المجلس العسكري والأحزاب السياسية وجماعات المجتمع المدني. لكن بعد أقل من ساعة من بدايتها، خرج أنصار تحالف للمعارضة، قاد مظاهرات حاشدة ضد كيتا قبل الإطاحة به، في احتجاجات جديدة، متهمين المجموعة العسكرية الحاكمة باستبعادهم من معظم مجموعات العمل. ومن المقرر أن تستمر المحادثات، التي تعقد أيضا في عواصم إقليمية عبر مالي، يوم الأحد ثم تستأنف مرة أخرى في أواخر الأسبوع المقبل.
https://www.bbc.com/amharic/news-55000106
https://www.bbc.com/arabic/world-55000135
ዶ/ር ቴድሮስ ለቀረበባቸው ክስ በትዊተር ገጻቸው ላይ በሰጡት ምላሽ ላይ ኢትዮጵያ ውስጥ እየሆነ ያለው ነገር ልባቸውን እንደተሰበረ ገልጸው "በዚህ ውስጥ አንድ ወገንን እንደደገፍኩ የሚገልጹ ዘገባዎች ሲወጡ ቆይተዋል። ነገር ግን ይህ እውነት አይደለም" ብለዋል። ጨምረውም "እኔ የምደግፈው አንድ ወገን ቢኖር ሠላም የሚመጣበትን መንገድ ብቻ ነው" ሲሉ ለሠላም ያላቸውን ድጋፍ ገልጸዋል። ዶክተር ቴድሮስ ምላሽ የሰጡት ከማዕከላዊው መንግሥት ጋር ወታደራዊ ፍጥጫ ውስጥ የገባው የትግራይ መስተዳደርን የጦር መሳሪያ እንዲያገኝና በሌሎች መንገዶች ለመርዳት ሞክረዋል በሚል የወጡ ዘገባዎችና ከኢትዮጵያ መንግሥት ባለስልጣናት ክስ መቅረቡን ተከትሎ ነው። ዶ/ር ቴድሮስ በአገሪቱ ውስጥ በተከሰተው ነገር ማዘናቸውን ገልጸው "ሁሉም ወገኖች ለሠላም እንዲሰሩና የሰላማዊ ሰዎች ደኅንነት ተጠብቆ የጤናና የሰብአዊ ድጋፍ የሚያገኙበት መንገድ እንዲመቻች" በመልዕክታቸው ላይ ጠይቀዋል። በዶ/ር ቴድሮስ ላይ የቀረበው ቅሬታ ምን ነበር? የኢትዮጵያ መንግሥት የዓለም ጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ዶክተሩ ቴድሮስ አድሐኖምን በተመለከተ ቅሬታ እንዳለውና ደስተኛ አለመሆኑን አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን ገለጹ። የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ የመረጃ ፍሰት ቃል አቀባይና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዲኤታው አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን ዛሬ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ እንደተናገሩት ዶክተር ቴድሮስ በአገሪቱ ውስጥ ምን እንደተከሰተ ከመንግሥት በኩል ለመረዳት አለመሞከራቸውን ገልጸዋል። በተጨማሪም ዶ/ር ቴድሮስ "አንዳንድ በሮችን ማንኳኳታቸውን" መንግሥት እንደሚያውቅ አመልክተው ይህንንመ በተመለከተ መንግሥት በቀጣይ ምን ማድረግ እንዳለበት ይወስናል ሲሉ ተናግረዋል። በተያያዘም የዓለም ጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክትር የሆኑት ዶ/ር ቴድሮስ አድኃኖም ከፌደራል መንግሥቱ ጋር ግጭት ውስጥ የሚገኘው ህወሓትን የሚደግፍ የማግባባት ሥራ አከናውነዋል ሲሉ የኢትዮጵያ ጦር ኃይሎች ኤታማዦር ሹም ጄነራል ብርሃኑ ጁላ ከሰሱ። ሦስተኛ ሳምንቱን በያዘው በፌደራል መንግሥቱ ሠራዊትና በትግራይ ክልል ኃይሎች መካከል እየተካሄደ ባለው ግጭት በመቶዎች የሚቆጠሩ ሰዎች መሞታቸውና በሺዎች የሚቆጠሩ መሰደዳቸው እየተነገረ ነው። ዶ/ር ቴድሮስ የዓለም ጤና ድርጅት ኃላፊ ከመሆናቸው በፊት በህወሓት በሚመራው መንግሥት ወቅት የኢትዮጵያ ጤና ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሆነው ማገልገላቸው ይታወቃል። ቢቢሲ ዋና ዳይሬክተሩ ላይ የቀረበውን ክስ አስመልክቶ ምላሽ እንዲሰጡ ጥያቄ ቢያቀርብም እስካሁን ምላሽ አልሰጡም። የአገሪቱ ሠራዊት ጠቅላይ ኤታማዦር ጀነራል ብርሃኑ ጁላ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ እንዳሉት ህወሓትን ለመደገፍና የጦር መሳሪያ እንዲያገኝ ለማድረግ ዶ/ር ቴድሮስ "ያልፈነቀሉት ድናጋይ የለም"። "ከኢትዮጵያ ሕዝብ ጎን ቆመው እነዚህን ሰዎች ያወግዛሉ ብለን አንጠብቅም። እነሱን ለመደገፍ ሁሉንም ነገር ሲያደርጉ ነበር፤ ጎረቤት አገራት ጦርነቱን እንዲያወግዙ ሲቀሰቅሱ ነበር" ብለዋል ጀነራል ብርሃኑ። "የጦር መሳሪያ እንዲያገኙ ሲሰራላቸው ነበር" ብለዋል። ከሦስት ዓመት በፊት የዓለም ጤና ድርጅት ዋና ኃላፊ ሆነው የተመረጡት ዶ/ር ቴድሮስ፤ የኮሮናቫይረስን ወረርሽኝ መከሰትን ተከትሎ በዓለም ዙሪያ ዕውቅናን አግኝተዋል። በፌደራል መንግሥቱና የትግራይ ክልልን በሚመራው ህወሓት መካከል ለወራት የቆየው አለመግባባትና መካሰስ ባለፈው ዓመት ማብቂያ ላይ በትግራይ ክልል በተናጠል የተካሄደውን ምርጫ ተከትሎ መባባሱ ይታወሳል። በጥቅምት ወር ማብቂያ ላይ በትግራይ በሚገኘው የሰሜን ዕዝ ላይ በክልሉ ኃይሎች ጥቃት መፈጸሙን በመግለጽ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አሕመድ ወታደራዊ እርምጃ እንዲወሰድ ማዘዛቸውን ተከትሎ ፍጥጫው ወደ ግጭት አምርቶ ሁለት ሳምንት አልፎታል።
وقال الجنرال "برهانو جولا" إن غيبريسوس "لم يدخر جهدا" لدعم الجبهة الشعبية لتحرير تيغراي ومساعدتهم في الحصول على أسلحة. ولم تعلق منظمة الصحة العالمية أو مديرها على هذا الاتهام. وكان تيدروس أدهانوم غيبريسوس يتولى منصب وزير الصحة في الحكومة الإثيوبية السابقة، التي كانت تهيمن عليها الجبهة الشعبية لتحرير تيغراي، ويعد الرجل أعلى مسؤول دولي ينتمي لإقليم تيغراي. استمرار تدفق الآلاف إلى السودان مواضيع قد تهمك نهاية وحذرت المفوضية العليا لشؤون اللاجئين، التابعة للأمم المتحدة، من أن آلاف المدنيين يواصلون الفرار عبر الحدود إلى السودان، هربا من الاضطرابات المستمرة في إقليم تيغراي شمالي إثيوبيا. وقال ممثل المفوضية العليا لشؤون اللاجئين في السودان، أكسل بيسكوب، في تصريحات لبي بي سي، إن معظم الفارين عائلات غادروا سيرا على الأقدام، لأن بقاءهم في بلدهم أصبح خطيرا للغاية. ويقول السودان إن نحو 36 ألف شخص فروا عبر الحدود من تيغراي، وسط القتال المستمر هناك. وتنفي إثيوبيا استهداف المدنيين، بينما تواصل حملتها ضد الجبهة الشعبية لتحرير تيغراي. وتقول قوات الحكومة المركزية إنها تواصل التقدم نحو عاصمة الإقليم ميكيلي، على الرغم من صعوبة التحقق من المعلومات بسبب انقطاع الاتصالات. في غضون ذلك، أصدرت الحكومة الإثيوبية أوامر اعتقال بحق 76 ضابطا بالجيش، متهمين بالارتباط بجبهة تحرير تيغراي الشعبية. وتقاتل القوات الموالية لجبهة تحرير تغراي قوات حكومية إثيوبية في هذا الإقليم المضطرب. أزمة إنسانية "واسعة النطاق" وتفيد التقارير بمقتل المئات وفرار عشرات الآلاف من المنطقة، بعد أسبوعين من الاشتباكات. وحذرت الأمم المتحدة من "أزمة إنسانية واسعة النطاق"، على خلفية أزمة إقليم تيغراي. وقال ينس لاركيه، المتحدث باسم مكتب الأمم المتحدة لتنسيق الشؤون الإنسانية (أوتشا): "قد يكون هناك نزوح جماعي داخل تيغراي، وهذا بالطبع مصدر قلق ونحاول الاستعداد بأفضل طريقة ممكنة". أجبر القتال في تيغراي المدنيين على الفرار عبر الحدود إلى السودان وتخشى الأمم المتحدة أن تكون أعداد الفارين من إثيوبيا مجرد جزء بسيط ممن أجبروا على ترك ديارهم بسبب القتال، لكن في الوقت الحالي لا تستطيع وكالات الإغاثة الوصول إلى منطقة تيغراي. ودعت كينيا وأوغندا، إلى مفاوضات لإيجاد حل سلمي للصراع، لكن الحكومة الإثيوبية استبعدت إجراء محادثات مع جبهة تحرير تيغراي. يعود الصراع إلى توتر طويل الأمد، بين الحزب الإقليمي القوي - جبهة تحرير تيغراي - والحكومة المركزية في إثيوبيا. وحين أرجأ رئيس الوزراء الإثيوبي، آبي أحمد، الانتخابات الوطنية في يونيو/ حزيران، بسبب فيروس كورونا، تصاعد التوتر بين الجانبين. وترى الجبهة الشعبية لتحرير تيغراي أن الحكومة المركزية غير شرعية، وأن آبي أحمد لم يعد لديه تفويض لقيادة البلاد. واتهمت الحكومة الجبهة الشعبية بمهاجمة قاعدة عسكرية لسرقة أسلحة، وهو ما نفته الجبهة. وردا على ذلك، أمر آبي أحمد بشن هجوم عسكري متهماً الجبهة الشعبية لتحرير تيغراي بالخيانة. ما أحدث التطورات؟ أصدرت الشرطة الاتحادية، الأربعاء، مذكرات توقيف بحق 76 من ضباط الجيش، ورد أن بعضهم متقاعد. ونقلت وكالة الأنباء الفرنسية فرانس برس عن مصادر إثيوبية أن هؤلاء الضباط متهمون بـ "التآمر" مع الجبهة الشعبية لتحرير تيغراي و "الخيانة". وفي حديث إلى بي بي سي، نفت بيلين سيوم - المتحدثة باسم رئيس الوزراء آبي أحمد - التقارير التي تفيد بأن أفراد قبائل التيغراي في أماكن أخرى من البلاد اعتقلوا، على أساس انتمائهم العرقي، لكنها أقرت بأن كثيرين اعتقلوا لانتمائهم لما وصفته بـ"شبكات إجرامية". وجاءت هذه الأنباء بعد أن سيطرت القوات الحكومية على بلدتي شاير وأكسوم، بعد انتهاء مهلة ثلاثة أيام منحها رئيس الوزراء آبي أحمد لقوات تيغراي للاستسلام، وانتهت يوم الثلاثاء. وأقر زعيم جبهة تحرير تيغراي، ديبريتسيون غبريمايكل، المولود في بلدة شاير لمحطة تلفزيون محلية بأن جنوده فقدوا السيطرة على البلدتين، الواقعتين في جنوبي وغربي إقليم تيغراي، لكنه وصف انتصار القوات الإثيوبية بأنه مؤقت، وتعهد بهزيمة قوات آبي. خمس حقائق عن تيغراي يُعتقد أن أكسوم كانت موطن ملكة سبأ، التي ورد ذكرها في الكتاب المقدس والقرآن ,
https://www.bbc.com/amharic/news-55175302
https://www.bbc.com/arabic/world-54673455
በኮቪድ-19 ምክንያት የአሜሪካ ሆስፒታሎች ውስጥ የሚገኙ ሰዎች ቁጥር ከ100 በላይ ሆኗል። ይህም ካለፈው ወር ጋር ሲነፃፀር እጥፍ ማለት ነው። ረቡዕ ዕለት የወጣ መረጃ እንደሚያሳየው ደግሞ 195 ሺህ 695 ሰዎች በኮሮናቫይረስ ተይዘዋል። 2 ሺህ 733 ሰዎች በኮሮናቫይረስ ምክንያት በአንድ ቀን ሕይወታቸው አልፏል። የሎስ አንጀለስ ከተማ ወረርሽኙ እንደ አዲስ በማገርሸቱ ምክንያት ሰዎች ከቤታቸው እንዳይወጡ አዛለች። በአሜሪካ በጠቅላላው በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 14 ሚሊዮን ገደማ ሆኗል። የሟቾች ቁጥር ደግሞ 254 ሺህ ነው። በተለይ ከቅርብ ጊዜያት ወዲህ በኮሮናቫይረስ የሚያዙና የሚሞቱ ሰዎች ቁጥር እያሻቀበ መጥቷል። ባለፈው ወር በየሳምንቱ አንድ ሚሊዮን የሚጠጉ ሰዎች በቫይረሱ እየተያዙ እንደሆነ ተዘግቧል። ይህን ተከትሎ የሃገሪቱ የጤና ሥርዓት ከፍተኛ ቀውስ ውስጥ ሊገባ እንደሚችል የጤና ሙያተኞች እያስጠነቀቁ ይገኛሉ። ብዙ ሕዝብ የሚኖርባቸው ካሊፎርኒያ፣ ቴክሳስና ፍሎሪዳ ግዛቶች በቫይረሱ እጅጉን ከተጠቁ መካከል ናቸው። የሎስ አንጀለስ ከተማ ከንቲባ ኤሪክ ግራሴቲ ወዲያውኑ ተግባራዊ የሚደረግ የቤት ውስጥ ተቀመጡ አዋጅ ከተዋል። የዩናይትድ ስቴትስ አሜሪካውያን ለገና እና ተያያዥ በዓላት ከቦታ ቦታ የሚዘዋወሩበት ወቅት ስለሆነ የወረርሽኙ መስፋፋት ቢጨምርም እንጂ አይቀንስም የሚል ስጋት አላቸው። የአሜሪካ በሽታ መቆጣጠር ማዕከል ነዋሪዎች በገና በዓል ሲሉ ከመጓጓዝ እንዲቆጠቡ አሳስቧል። ነገር ግን ማዕከሉ ከዚህ በፊት ሰዎች ኮሮናቫይረስ ካለበት ሰው ጋር ግንኙት ካላቸው 14 ቀናት ራሳቸውን ያገላሉ ሲል ያወጣውን ጥብቅ ትዕዛዝ በማላላት ወደ 7 ዝቅ አድርጎታል። የአሜሪካ መድኃኒት ቁጥጥር ባለሥልጣናት ሞደርና የተባለው ክትባት ለተጠቃሚዎች መሰራጨት ይችላል ወይስ ገና ነው የሚለውን ለመወሰን ለታህሳስ 10 ቀጠሮ ይዘዋል። ታህሳስ 17 ደግሞ ፋይዘር የተባለው ተቋም ያመረተውን ክትባት ለመፈተሽ ይገናኛሉ። ዩናይትድ ኪንግደም ፋይዘር የተሰኘው ክትባት ጥቅም ላይ እንዲውል በመፍቀድ ከዓለም ቀዳሚዋ ሆናለች። በአሜሪካም ክትባቶቹ ጥቅም ላይ እንዲውሉ ፈቃድ ከተገኘ 21 ሚሊዮን የሚሆኑ የጤና ተቋማት ሠራተኞች ክትባቱ ቀድሞ ይደርሳቸዋል ተብሏል። በመቀጠል ደግሞ 3 ሚሊዮን የዕድሜ ባለፀጋዎች ማቆያ የሚኖሩ አዛውንት ክትባቱን ያገኛሉ የሚል ተስፋ አለ። የአሜሪካ ባለሥልጣናትን ያሳሰባቸው ሌላው ጉዳይ ምን ያክል አሜሪካውያን ክትባቱን ለመውሰድ ፈቃደኛ ይሆናሉ የሚለው ጉዳይ ነው። በቅርቡ የተሰበሰበ አንድ ጥናት 58 በመቶ ሰዎች ክትባቱን ለመውሰድ ፈቃደኛ መሆናቸውን ያሳያል።
الولايات المتحدة سجلت 8.5 مليون إصابة منذ بداية الجائحة وبلغت الإصابات الجمعة نحو 83 ألف إصابة بحسب تقارير رسمية، مع تحذير منظمة الصحة العالمية من أن الدول في نصف الكرة الشمالي، باتت على "منعطف خطر". وسجلت أمريكا 8.5 مليون إصابة منذ بداية الجائحة، لكن أعداد الوفيات انخفضت خلال الأيام الست الماضية، عما كانت عليه في ذروة العدوى خلال أبريل/ نيسان الماضي، حين كانت تتجاوز ألفي وفاة في اليوم. وبحسب بيانات "مشروع تعقّب كوفيد"، ارتفعت خلال الأيام الماضية أعداد دخول المستشفيات لتزيد عن 41 ألف حالة الجمعة. وهذا هو الرقم الأعلى الذي يسجل منذ نهاية أغسطس/ آب، لكنه لا يزال أقل مما سجل في أبريل/ نيسان وتموز/ يوليو. ما هي الولايات الأكثر تضرراً؟ لا تزال منطقة الغرب الأمريكي الأوسط، الأكثر تضرراً على مستوى البلاد، مع ارتفاع حالات الإصابة في ولايات مثل نورث داكوتا ومونتانا وويسكونسن. مواضيع قد تهمك نهاية في أوهايو، إحدى أبرز ساحات معركة الانتخابات الرئاسية المقبلة، سجلت السلطات أسوأ زيادة يومية في عدد الإصابات، لليوم الثالث على التوالي. غاري هربرت حاكم ولاية يوتا يحذر من أن الولاية "باتت على حافة الهاوبة" وشهدت ولايات أخرى في المنطقة، منها إلينوي وإنديانا، ارتفاعا يوميا في معدل الإصابات، يوازي أو يقارب المعدل القياسي المسجل يوم الجمعة. بموازاة ذلك، بلغت الإصابات في جنوب البلاد الغربي أعلى مستوياتها على الإطلاق في ولاية يوتا حيث فرضت قواعد جديدة حول فرض استخدام الكمامات، في 21 مقاطعة. وحذر حاكم الولاية غاري هربرت من أن الفيروس قد أثر بشكل خطير على قدرة المستشفيات المحلية. وقال "حتى الآن، تمكنت مستشفياتنا من تقديم رعاية جيدة لجميع المرضى المحتاجين إليها، سواء كانوا من المصابين بكوفيد أو من غير المصابين به. لكننا بتنا اليوم على حافة الهاوية". وأضاف هربرت: "إن لم يتخذ سكان الولاية خطوات جدية في الحد من التجمعات، وارتداء الكمامات، لن يكون لدى مقدمي الرعاية الصحية القدرة على توفير العناية اللازمة لكل من يحتاجها". كيف يؤثر الفيروس على الانتخابات الرئاسية؟ تحول تفشي فيروس كورونا في أمريكا إلى موضوع أساسي في المعركة حول السياسات العامة، قبل انتخابات نوفمبر/ تشرين الثاني المقبل. خلال المناظرة الرئاسية يوم الخميس، احتدم النقاش بين الرئيس دونالد ترامب ونائب الرئيس السابق جو بايدن حول الموضوع، وقدم المرشحان وجهتي نظر متناقضتين بشكل صارخ حول الخطط المستقبلية للتعاطي مع العدوى. زيادة في عدد الوفيات مع تجدد العدوى على أبواب الانتخابات الرئاسية الأمريكية وخلال تجمع انتخابي حاشد في فلوريدا الجمعة، وعد الرئيس ترامب مؤيديه بأن الوباء سينتهي قريبا، واتهم بايدن بتضخيم الأزمة لإخافة الناس كي يصوتوا له. من جهته، قال بايدن خلال لقاء في ولاية ديلاوير إن الرئيس تخلى عن جهود احتواء الفيروس. وقال نائب الرئيس السابق، أنه في حال انتخابه، سيطلب من حكام الولايات فرض الكمامات، وسيضع خطة وطنية لإجراء اختبارات الإصابة، وسيأمر بإنتاج أدوات للوقاية الذاتية. كما تعهد بايدن بجعل لقاح كوفيد - 19 مجانيا لكل أمريكي، في حال التوصل إليه. وكانت الحكومة الفيدرالية قد كشفت عن خطة مشابهة في سبتمبر/ أيلول الماضي، كجزء من مبادرة البيت الأبيض لمكافحة الوباء، والتي أطلق عليها اسم "عملية السرعة الفائقة". وبحسب منظمة الصحة العالمية، يجري تقييم 44 لقاحا بلغت مرحلة الاختبارات السريرية، من بينها لقاحان من شركتي أسترازينيكا، وجونسون أند جونسون. ويعد لقاح أسترازينيكا، الذي تعمل على تطويره جامعة أكسفورد البريطانية، أكثر التجارب الواعدة في العالم حتى الآن. لكن المشروع علق اختبارات المرحلة الثالثة الشهر الماضي، بعد إصابة أحد المتطوعين في بريطانيا بالمرض. وأعطت الهيئات الرقابية المختصة في الولايات المتحدة الضوء الأخضر لإطلاق الاختبارات الآن، بعدما سبقتها المملكة المتحدة، والبرازيل، وجنوب إفريقيا واليابان. وكانت جونسون أند جونسون قد علقت تجاربها في الولايات المتحدة الأسبوع الماضي، بعد مرض أحد المشاركين، لكنها أوضحت لاحقا أنّها "لم تجد دليلا على أن اللقاح كان السبب". ولدى كلا الشركتين عقود لتوفير لقاحات للحكومة الأمريكية، في حال إقرارها من قبل إدارات الدواء المعنية.
https://www.bbc.com/amharic/news-56795574
https://www.bbc.com/arabic/science-and-tech-56745452
ናሳ 'ኢንጂኒዩቲ' በመባል የምትጠራውን ሰው አልባ ሄሊኮፕተር በፕላኔቷ ላይ ማብረር የቻለው ከአንድ ደቂቃ በታች ለሆነ ጊዜ ቢሆንም፤ በሌላ የዓለም ክፍል ላይ ከሚገኝ ስፍራ ቁጥጥር የሚደረግለትን የመጀመሪያውን በረራ ማድረግ በመቻሉ ታላቅ ደስታ ተፈጥሯል። ሄሊኮፕተሯ በማርስ ላይ በረራ ማድረጓን በተመለከተ በፕላኔቷ ላይ ከሚገኝ ሳተላይት ወደ መሬት ከተላለፈ መረጃ ለማረጋገጥ ተችሏል። የህዋ ምርምር ተቋሙ ከዚህ ሙከራው በኋላ ተመሳሳይ ያልተሞከሩ በረራዎችን ወደፊት እንደሚያከናውን ቃል ገብቷል። በረራውን ያደረገችው ሄሊኮፕተር ወደ ማርስ የተወሰደችው 'ፐርሲቨራንስ' በተባለችው የናሳ መንኮራኩር ሲሆን፤ መንኮራኩሯ ባለፈው የካቲት ወር በቀይዋ ፕላኔት ላይ ማረፏ ይታወሳል። "አሁን የሰው ልጅ በሌላ ፕላኔት ላይ ሄሊኮፕተር ማብረር ችሏል ብለን መናገር እንችላለን" ሲሉ ሚሚ አውንግ የተባላሉት የበረራው ዋና ሥራ አስኪያጅ ከፓሳዲና ካሊፎርኒያ ተናግረዋል። "ለረጅም ጊዜ በማርስ ላይ ስለምናደርገው የመጀመሪያ በረራ ስናወራ ነበር፤ አሁን እነሆ እውን ሆነ።" በማርስ ላይ በተደረገው በረራ ላይ ቁጥጥር ወደሚደረግበት ምድር ላይ ወደሚገኘው ማዕከል የመጀመሪያው ፎቶግራፍ በደረሰበት ጊዜ ከፍተኛ ደስታ ነበር። የበረራው ሥራ አስኪያጅም "ትክክለኛ ነው!" ስትል ይሰማ ነበር። በማርስ ላይ የበረረችው ሄሊኮፕተር ለአርባ ሰከንዶች ያህል በተወሰኑ ሜትሮች ከፍታ ተነስታ ለአጭር ጊዜ አንዣባ ማረፏ ተነግሯል። ቀይዋ ፕላኔት በምትባለው ማርስ ላይ በአየር ላይ መብረር አስቸጋሪ መሆኑን ባለሙያዎች ይገልጻሉ። ይህም በፕላኔቷ ላይ ያለው ከባቢ አየር በጣም የሳሳ በመሆኑ እንደሆነ ይነገራል። በመሬት ላይ ካለው የከባቢ አየር ይዘት ጋር ሲነጻጸር አንድ በመቶ በመሆኑ ይህም በራሪ ቁሶች ተነስተው ለመንሳፈፍ እጅግ አዳጋች ሁኔታን ይፈጥርባቸዋል። አሁን በረራውን ያካሄደችው ሄሊኮፕተርም ይህንን የፕላኔቷን ተፈጥሯዊ ባህርይ እንድትቋቋም በሚያስችል ሁኔታ የተሰራችና እሽክርክሪቷም በከፍተኛ ፍጥነት እንዲሰሩ ተደርጎ የታነጸ ነው። ሄሊኮፕተሯ ያደረገችው በረራ ቁጥጥር የተደረገበት በ300 ሚሊዮን ኪሎ ሜትር ርቀት ምድር ላይ ካለ ማዕከል ነበር። 'ኢንጂዩኒቲ' ሄሊኮፕተር በአካሏ ላይ ሁለት ካሜራዎች የተገጠሙላት ሲሆን አንደኛው ጥቁርና ነጭ ምስልን የሚያሳየው ካሜራ ወደ ታች በማርስ አካል ላይ የተነጣጠረና የጉዞ መስመሯን ለመመልከት የሚያግዝ ነው። ሌላኛው ደግሞ ከፍተኛ ጥራት ያለው ምስል የሚያነሳና በፕላኔቷ አድማስ ላይ ያለውን ክፍል የሚቃኝ ነው። በጥቁርና በነጭ ከተነሱ ምስሎች ለናሙናነት ወደምድር ከተላኩት መካከል ሄሊኮፕተሯ ለማረፍ ስትቃረብ ጥላዋን የሚያሳየው ይገኝበታል። ማርስ ላይ ያለው ሳተላይት በረራውን በተመለከተ ተጨማሪ ምስሎች በሚቀጥለው ቀን እንደሚልክም ተነግሯል። በተጨማሪም የቪዲዮ ምስሎች በሂደት ይታያሉ ተብሏል።
لقطات من فيديو يظهر تحليق الطائرة فوق الكوكب الأحمر. وحلقت الطائرة المسيرة، المسماة إنجينيوتي، في الجو مدة تقل عن دقيقة، وهذه أول مرة تنجح فيها ناسا في إطلاق وتحليق طائرة تعمل بالطاقة ويتحكم فيها طاقم من على كوكب آخر. وجاء تأكيد نجاح المهمة عبر القمر الصناعي في المريخ الذي نقل بيانات المروحية إلى الأرض. وتعد وكالة الفضاء الأمريكية برحلات أكثر مغامرة في اليوم التالي. وسوف يُطلب من الطائرة أن تطير إلى مسافة أعلى وأبعد، بينما يسعى المهندسون لاختبار حدود هذه التكنولوجيا. مواضيع قد تهمك نهاية صعوبة المهمة التحليق على الكوكب الأحمر ليس بالأمر السهل. فطبيعة الغلاف الجوي على سطح المريخ مختلفة، فهو رقيق للغاية، إذ لا تتعدى كثافته 1 في المئة من الكثافة على الأرض. ولا يعطي هذا المروحية الكثير من الهواء المطلوب لدفعها. الطائرة التقطت هذه الصورة لظلها كما ظهر على سطح المريخ. ولكن قوة الجاذبية على الكوكب الأحمر أقل، وهذا عامل مساعد، ومع ذلك بنى المهندسون المروحية لتكون خفيفة للغاية، إذ يبلغ وزنها 1.8 كغم فقط. فوق جسم الطائرة مروحتان يبلغ طول كل منهما 1.2 متر، وتدوران في اتجاهين متعاكسين، بسرعة تصل إلى 2500 دورة في الدقيقة. وهذه سرعة فائقة، تعادل حوالي ثلثي سرعة الصوت على المريخ. ووفر هذا لـ"انجينيوتي" القدرة التي تحتاجها للارتفاع. وراقبت وكالة ناسا الرياح في منطقة جيزيرو، التي هبطت فيها المركبة بيرسيفيرانس. وكان يتوقع أن تصل سرعة الرياح إلى 20 مترا في الثانية. وهذه سرعة أكبر مما جُرّب على الأرض ولكن الفريق كان يعتقد أن المروحية مهيأة لأداء المهمة. أين تمت الرحلة؟ هبطت المركبة المعروفة باسم بيرسيفيرانس أو "المثابرة" في منطقة من الكوكب الأحمر تسمى فوهة جيزيرو. وحمل الروبوت المروحية تحته أثناء هبوطه المحفوف بالمخاطر على سطح المريخ في فبراير/شباط. ثم سارت المركبة إلى "مهبط" يبعد حوالي 20 مترا من مكان هبوطها، وهناك أنزلت المروحية انجينيوتي على سطح المريخ والتقطت صورة شخصية (سيلفي) لها وللطائرة. ويقول المهندسون إن المروحية كانت في حالة جيدة لرحلتها التجريبية. وبعد نجاح الرحلة ستحاول ناسا القيام بأربع رحلات أخرى للمروحية خلال الأيام المقبلة، تأخذ كل رحلة منها الطائرة إلى مكان أبعد قليلا . التجربة قد تساعدنا في استكشاف كواكب أخرى كيف ترسل الطائرة الصور؟ توجد على متن المروحية كاميراتان، إحداهما بالأبيض والأسود موجهة إلى الأرض وتستخدم في الملاحة، والأخرى ملونة وعالية الدقة وعدساتها موجهة إلى الأفق. أُلصقت قطعة نسيج من طائرة الأخوين رايت بالمروحية وستتحرك المركبة أيضا بعيدا إلى مسافة تبعد حوالي 65 مترا. وستستخدم خاصية التقريب في الكاميرات المزودة بها للحصول على بعض اللقطات المقربة لتحليق المروحية. وبشيء من الحظ، قد نحصل على تسجيل مصور أيضا. ويرتبط بكل هذا تعقيدات. إذ تعمل كل من المركبة الجوالة والمروحية بشكل مستقل، وتحمل ساعات منفصلة. ويجب أن تكون أجهزة التوقيت متزامنة حتى يصبح التصوير ممكنا. لماذا تعد هذه الرحلة مهمة؟ منطقة تحليق الطائرة قريبة من مكان هبوط المركبة تقول وكالة الفضاء الأمريكية إن الرحلة ستكون بمثابة "لحظة الأخوين رايت"، وذلك في إشارة إلى انطلاق أول رحلة طائرة تعمل بالطاقة ويمكن التحكم فيها هنا على الأرض في عام 1903. واحتفالا بذلك أُلصقت قطعة نسيج بحجم طابع بريدي من جناح طائرة الأخوين رايت على مروحية "انجينيويتي" قبل أن تغادر الأرض. ويذكر أن الرحلة الأولى للأخوين رايت استغرقت 12 ثانية فقط. والأمور العظيمة دائما تبدأ بخطوات صغيرة. منطقة جيزيرو حيث هبطت المركبة والمأمول هو أن يغير هذا في النهاية كيفية استكشافنا لبعض العوالم البعيدة. يمكن استخدام الطائرات بدون طيار للبحث عن رواد الفضاء في المستقبل، وحتى رواد الفضاء بمجرد وصولهم في النهاية إلى المريخ. ووافقت ناسا بالفعل على إرسال طائرة هليكوبتر إلى تيتان، القمر الكبير لكوكب زحل. ولهذا القمر جو سميك جدا. وستصل المركبة، المعروفة باسم دراغون فلاي، إلى تيتان في منتصف عام 2030.
https://www.bbc.com/amharic/news-46233360
https://www.bbc.com/arabic/world-46232260
እንደ ዘገባው ሙከራውም ውጤታማ ሆኗል። የመሳሪያው ሙከራ ስኬታማ በመሆኑ ደስተኛ እንደሆኑና ይህ መሳሪያ ደግሞ የአገሪቱን መከላከያ ሃይል አቅም ከመገንባት አንፃር ትልቅ እርምጃ እንደሆነ ኪም መግለፃቸውን ዘገባው አመልክቷል። የዜና ወኪሉ ምንም እንኳ ዝርዝሩን ባይገልፅም መሳሪያውን ለመስራት ረዥም ጊዜ እንደወሰደ ጠቁሟል። • በካማሼ ዞን የመንግሥት ስራ ተቋርጧል • ሜጀር ጄኔራል ክንፈ: ‘‘ቤት የለኝም፣ መኪና የለኝም፣ ንብረት የለኝም፤ ያለኝ ሰውነቴ ብቻ ነው’’ ይህ እንደ አውሮፓውያኑ በ2018 የመጀመሪያው የጦር መሳሪያ ሙከራ እንደሆነም ገልጿል። ምንም እንኳ እንዴት ተግባራዊ ይሆናል የሚለውን በሚመለከት ዝርዝር ባይወጣም ከጥቂት ወራት በፊት ኪም ጆንግ ኡንና የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ሰሜን ኮሪያ ኒኩሌር የማበልፀግ ፕሮጀክቷን እንድትገታው ከስምምነት ላይ መድረሳቸው የሚታወስ ነው። ደቡብ ኮሪያ ጎረቤቷ ሰሜን ኮሪያ ምን አይነት መሳሪያ እንደሰራች ጥናት እየሰራች መሆኑ ተገልጿል። ብዙዎች ሰሜን ኮሪያ የሚሳኤል ጣቢያዎችዋን ለመዝጋትም ሆነ የጦር መሳሪያ ፕሮጀክቶቿን ለመግታት ምንም አይነት ቁርጠኝነት እንደሌላት እየገለፁ ነው። ሰሜን ኮሪያ ረቂቅ የተባለውን የጦር መሳሪያ የመሞከሯ ዜና መሰማቱን ተከትሎ የአሜሪካ ስቴት ዲፓርትመንት በፕሬዝዳንት ኪምና በፕሬዝዳንት ትራምፕ መካከል የተደረገው ስምምነት ሙሉ በሙሉ ተግባራዊ እንደሚሆን ፅኑ እምነት እንዳለ አስታውቋል።
الزعيم الكوري الشمالي بعد تجربة السلاح الجديد وبثت وكالة الأنباء الرسمية في كوريا الشمالية أنباء قالت فيها إن كيم جونغ زار موقعا جرت فيه "تجربة سلاح تكتيكي" فيما يعد أول زيارة ميدانية معلنة من نوعها منذ العام الماضي. ونقلت الوكالة عن كيم جونغ قوله إن "هذه النتيجة اليوم تأتي بسبب سياسة الحزب التي تركز على العلوم والتكنولوجيا الدفاعية واستعراض آخر لقدراتنا الدفاعية التي تنمو بسرعة أمام المنطقة بأكملها وتعزز قدرات جيشنا القتالية". ولم تكشف الوكالة طبيعة السلاح الجديد أو كيفية عمله لكنها أوضحت أنه خضع للتطوير من قبل الخبراء العسكريين لمدة طويلة. وكان كيم جونغ قد التقى الرئيس الأمريكي دونالد ترامب واتفقا على ضرورة نزع السلاح النووي من شبه الجزيرة الكورية لكن هذا الاتفاق لم يتحول إلى معاهدة او اتفاق مكتوب بين الطرفين. وفشلت الخطط التي كانت تسعى لعقد لقاء ثان بين الزعيمين هذا الأسبوع الأمر الذي يلقي الضوء على توتر العلاقات مرة أخرى. من جانبها قالت وزارة الوحدة في كوريا الجنوبية إن هذه هي الزيارة الاولى التي يقوم بها الزعيم الكوري الشمالي لأحد مواقع اختبار الأسلحة منذ زيارته موقع اختبار صاروخ هواسونغ-15 العابر للقارات في نوفمبر/ تشرين الثاني الماضي. وأضافت الوزارة انها تعتقد أن كيم جونغ كان يرأس فريق التجربة التي جرت لسلاح تقليدي بسبب أن وكالة الأنباء الكورية الشمالية لم تذكر أن السلاح كان "من النوع الاستراتيجي".
https://www.bbc.com/amharic/news-55434309
https://www.bbc.com/arabic/science-and-tech-55291698
ቻይናዊያን ክብደት መጨመር የጀመሩት ከፈረንጆቹ 2002 ጀምሮ ነው ይላል ጥናቱ። በወቅቱ 29 በመቶ ቻይናዊያን ብቻ ነበሩ ከመጠን በላይ ክብደት የነበራቸው። ቻይና ከቅርብ ዓመታት ወዲህ እያሳየችው ያለው የምጣኔ ሃብት እመርታ በብዙ ዜጎቿ የአኗኗር ዘይቤ ላይ ለውጥ አምጥቷል። አመጋገብ ተቀይሯል፤ አካላዊ እንቅስቃሴም እንዲሁ። ከመጠን ያለፈ ክብደት መጨመር ለልብ በሽታ፣ ለስትሮክ እና በተለምዶ ስኳር በሽታ ተብሎ ለሚታወቀው ዳያቢቲስ ሊያጋልጥ ይችላል። የቻይናዊያን ክብደት መጨር ጉዳይ ዓይን ውስጥ መግባት የጀመረው በተለይ ከኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ወዲህ ነው። ከመጠን ያለፈ ክብደት ያላቸው ሰዎች ከሌሎች በላቀ ሁኔታ በኮሮናቫይረስ የመሞት ዕድላቸው የሰፋ ነው። ብሔራዊ የጤና ኮሚሽን ረቡዕ ዕለት ያወጣው ዘገባ እንደሚያሳየው ከ50 በመቶ በላይ ቻይናዊያን ከመጠን ያለፈ ክብደት አላቸው። ከእነዚህ መካከል 16 በመቶው ደግሞ እጅግ መጠን የለሽ ክብደት አላቸው ይላል ዘገባው። የኮሚሽኑ መግለጫ ከ18 ዓመት በላይ ከሆኑ ቻይናዊያን ሲሶው ብቻ ናቸው ቢያንስ በሳምንት አንድ ጊዜ አካላዊ እንቅስቃሴ የሚያደርጉት ይላል። አልፎም የቻይናዊያን አንጀት ለስጋ መከፈቱና ለፍራፍሬ ያለው አመለካከት የተዛባ መሆኑ ለክብደት መጨመር ምክንያት ነው ተብሏል። የአመጋገብ ሥርዓት ባለሙያው ዋንግ ዳን በርካታ ቻይናዊያን የአካል ብቃት እንቅስቃሴ አይሠሩም፣ ጫና አለባቸው፣ የሥራቸው ፀባይም ጤናማ አይደለም ይላሉ። ቻይና፤ ከቅርብ ዓመታት ወዲህ ዜጎቿ ከመጠን በላይ ክብደት የጨመሩባት ብቸኛዋ ሃገር አይደለችም። ከወራት በፊት የዓለም ጤና ድርጅት በመላው ዓለም መጠን ያለፈ ክብደት ከ45 ዓመት በፊት ከነበረው ጋር ሲነፃፀር በሶስት እጥፍ ጨምሯል ብሎ ነበር። እንደ ደርጅቱ ከሆነ ከ40 በመቶ በላይ ነብስ ያወቁ ሰዎች ከመጠን በላይ ክብደት ጨምረዋል። ትንሽዬዋ የባሕረ ሰላጤ ሃገር ኳታር በክብደት መጨመር ወደር አልተገኘላትም ተብሏል። ከ70 በመቶ በላይ የሃገሪቱ ሰው ከመጠን ያለፈ ክብደት አለው ይላሉ ጥናቶች።
وقد ارتفعت الأرقام بشكل ملحوظ منذ عام 2002، عندما كان 29٪ من البالغين يعانون من زيادة الوزن. وأدى النمو الاقتصادي السريع في الصين خلال العقود الأخيرة إلى تغييرات كبيرة في نمط الحياة والنظام الغذائي وعادات ممارسة الرياضة. وفي أكتوبر/تشرين الأول، كشفت الحكومة الصينية النقاب عن خطط لمعالجة ارتفاع مستويات السمنة. ويزيد ارتفاع كتلة الجسم من خطر الإصابة بعدد من الأمراض بما في ذلك أمراض القلب والسكتة الدماغية والسكري. مواضيع قد تهمك نهاية وأصبحت قضية السمنة محل اهتمام خلال وباء كورونا، حيث أظهرت الدراسات أن الأفراد الذين يعانون من زيادة الوزن أو السمنة هم أكثر عرضة للمعاناة من مضاعفات خطيرة أو الوفاة من "كوفيد-19". ووجد تقرير لجنة الصحة الوطنية الذي صدر يوم الأربعاء، أن أكثر من 50٪ من البالغين مصنفون على أنهم زائدي الوزن، منهم 16.4٪ يعانون من السمنة. استهلاك اللحوم وألقى التقرير باللوم على انخفاض مستويات النشاط البدني، حيث يمارس أقل من ربع السكان البالغين الرياضية على الأقل مرة واحدة في الأسبوع. ويعتقد أن الشهية المتزايدة للحوم والاستهلاك المنخفض للفاكهة من العوامل التي تقف وراء ارتفاع معدلات زيادة الوزن. في أكتوبر/ تشرين الأول، كشفت الحكومة الصينية النقاب عن خطط لمعالجة ارتفاع مستويات السمنة وقال وانغ دان، اختصاصي التغذية في مدينة هاربين، لوكالة "فرانس برس" للأنباء، إن العديد من البالغين في البلاد الآن "يمارسون القليل من التمارين الرياضية، ويتعرضون لضغوط كبيرة، ولديهم جدول عمل غير صحي". والصين ليست الدولة الوحيدة التي شهدت زيادة في عدد الأشخاص الذين يعانون من زيادة الوزن أو السمنة في السنوات الأخيرة. وفي وقت سابق من العام الحالي، أفادت منظمة الصحة العالمية بأن مستويات السمنة في جميع أنحاء العالم قد تضاعفت ثلاث مرات منذ عام 1975، بما في ذلك في البلدان المنخفضة والمتوسطة الدخل. وكان نحو 40٪ من البالغين يعانون من زيادة الوزن في عام 2016 وكان نحو 13٪ يعانون من السمنة، وفقا لتقديرات منظمة الصحة العالمية. وتعد دولة قطر واحدة من أكثر الدول تضررا، حيث يعاني أكثر من 70٪ من المواطنين من زيادة الوزن أو السمنة.
https://www.bbc.com/amharic/news-50542194
https://www.bbc.com/arabic/science-and-tech-50506704
የዓለም የጤና ድርጅት እንደሚለው የሕፃናት አካላዊና ልቡናዊ ጠና በዚህ ምክንያት እየተቃወሰ ነው። አልፎም ማሕበራዊ አኗኗራቸው ቅጥ ያጣ እየሆነ ነው። ድርጅቱ ይህ ችግር የደላቸው የዓለም ሃገራት ብቻ ሳይሆን 'ድሃ' በሚባሉ የዓለም ሃገራትም በሰፊው የሚንፀባረው ነው። ጥናቱ በተካሄደባቸው 146 የዓለም ሃገራት ታዳጊ ወንዶች ከሴቶች በተሻለ እንቅስቃሴ እንደሚያደርጉ ተደርሶበታል። የአካል ብቃት እንቅስቃሴ እንዴት ያለው ነው? የልብ ምት ከተለመደው ፈጠን እንዲል የሚያደርግ እንቅስቃሴ በጠቅላላው የአካል ብቃት እንቅስቃሴ ተደርጎ ይቆጠራል። እኒህን እንቅስቃሴዎች በቀን ለ60 ደቂቃ ያክል ማከናወን ከቻሉ ይመኑን ትልቅ ለውጥ ያመጣሉ ይላሉ የዘርፉ ባለሙያዎች። የአካል ብቃት እንቅስቃሴ በሁለት ይከፈላል። መጠነኛና ከበድ ያለ። ከበድ ያለ የአካል ብቃት እንቅስቃሴ ትንፋሽ ሊያሳጣዎት ሁላ ይችላል። ጉዳዩ የሚያስጨንቅ ነውን? ዋናው ጤና ነው እንዲል የሃገሬ ሰው። ዋናው ጤና። አሁን ባለንበትና በመፃዒው ሕይወታችን። የአካል ብቃት እንቅስቃሴ የሚያዘወትሩ ሰዎች ጤናማ ልብ እና ሳንባ፤ ጠንካራ አጥንት እና ጡንቻ፤ የተሻለ የአእምሮ ጤና እና መጠነኛ የሰውነት ክብደት ይኖራቸዋል። የአካል ብቃት እንቅስቃሴ ማድረግ የልብ ሕመም እና ስትሮክ ተጋላጭነት ይቀንሳል። ከሁለም በላይ ለጤናማ አስተሳሰብ የራሱን አአስተዋፅኦ ያደርጋል። ታዳጊዎች ምነው ሰነፉ? «ታዳጊዎች ሰንፈው አይደለም» ይላሉ ዶክተር ቡል። «ጥናቱ የሚነግረን ሌላ ነገር አለ፤ ይህም እና ታዳጊዎች የአካል ብቃት እንቅስቃሴ እንዲያደርጉ አለመገፋፋታችን ነው። ደግሞ ችግሩ ዓለም አቀፍ መሆኑ አስጊ ያደርገዋል።» ታዳጊዎች ለምን በቂ የአካል ብቃት እንቅስቃሴ አያደርጉም የሚለው ጥያቄ ቁርጥ ያለ ምላሽ ያለው አይመስልም። ነገር ግን በርካታ መላ ምቶች ይሰጣሉ። አንደኛው መላ ምት ታዳጊዎች ከአካላዊ ጤናቸው ይልቅ ትምህርታቸው ላይ እንዲያተኩሩ መገፋፋታቸው ነው የሚል ነው። ከጥናቱ አጥኚዎች አንዱ የሆኑት ሊያን ራይሊ፤ «ታዳጊዎች መማሪያ ክፍሎችም ውስጥ ቤታቸው ለበርካታ ሰዓታት ተቀምጠው እንዲያጠኑ ይደረጋሉ። ይህ ደግሞ ንቁ አካል እንዳይኖራቸው ያግዳል» ይላሉ። ሌላኛው እንቅፋት ምቹ፤ የተሟላ እና ክፍያው ዝቅ ያለ የአካል ብቃት እንቅስቃሴ ማድረጊያ ሥፍራ ማጣት ነው። ሌላው ቀርቶ በማደግ ላይ ባሉ የዓለማችን ከተሞች ተማሪዎች ከቤት-ት/ቤት በብስክሌት ለመሄድ አሊያም ለመራመድ ይቸግራቸዋል። የዚህ ዋነኛ ምክንያት ደግሞ መንገዶቹ አደጋ የሚበዛባቸው መሆናቸው ነው። ሶስተኛው መላ ምት ከሥልጣኔ ጋር የተያያዘ ነው። 'ዲጂታል' ዓለም ታዳጊዎችን እያቀበጠ ነው። ስልክ፣ ታብሌት፣ ኮምፒውተር እያሉ ማን የአካል ብቃት እንቅስቃሴ ያደርጋል። «ዘንድሮ ታዳጊዎች ዘና የሚሉባቸው በርካታ አማራጮች አሉ፤ እኒህ አማራጮች ጊዜን ይሻማሉ» ይላሉ ዶ/ር ራይሊ። የትኞቹ ሃገራት ይሻላሉ? የዓለም የጤና ድርጅት ከአፍጋኒስታን እስከ ዚምባብዌ የአካል ብቃት ያለማድረግ ችግር ሁሉም ሃገራት ላይ የሚስተዋል ነው ይላል። ሌላው ቀርቶ ከሌሎች ሃገራት በላቀ ታዳጊዎች የአካል ብቃት እንቅስቃሴ ያደርጉባታል የምትባለው ባንግላዴሽ 66 በመቶ ታዳጊዎች ንቁ የአካል ብቃት እንቅስቃሴ እያደረጉ አይደለም። ፊሊፒንስ 93 በመቶ ወንድ ታዳጊዎች የአካል ብቃት እንቅስቃሴ የማያደርጉባት ሃገር፤ ደቡብ ኮሪያ ደግሞ 97 በመቶ ሴቶች የማይንቀሳቀሱባት ሃገር ተብለው ግርጌ ላይ ተቀምጠዋል። እንግሊዝ ውስጥ 75 በመቶ ወንዶች፤ 85 በመቶ ሴቶች ንቁ የስፖርት ሰዎች አይደሉም ሲሉ ጥናቱ ያስቀምጣል። እንደ ጥናቱ ከሆነ በአራት የዓለማችን ሃገራት ብቻ ሴቶች ከወንዶች በላቀ የአካል ብቃት እንቅስቃሴ ያደርጋሉ። እኒህ ሃገራት ቶንጋ፣ ሳማዎ፣ አፍንጋኒስታን እና ዚምባብዌ ናቸው። በዓለም አቀፍ ደረጃ ከታየ 78 በመቶ ወንዶች፤ 85 በመቶ ሴት ታዳጊዎች ንቁ የአካል ብቃት እንቅስቃሴ ተሳታፊ አይደሉም። አሜሪካ እና አየርላንድ ደግሞ የወንድ ታዳጊዎች ቁትር ከሴቶቹ እጅግ የላቀ ሆኖ የተመዘገበባቸው ናቸው። ባሕልና አስተሳሰብ ሴቶች ከወንዶች ባነሰ የአካል ብቃት እንቅስቃሴ ተሳታፊ እንዲሆኑ አድርገዋል ተብሏል። በጠቅላላው የባለሙያዎቹ ወቀሳ ቴክኖሎጂ ላይ ያነጣጠረ ነው። ብዙ መቀመጥ፤ ትንሽ መተኛት፤ አለመራመድ. . . የዘመናዊ ሕይወት መገለጫ ሆነዋል። የእኛስ ይሁን ልጆቻችንን ግን እንቀይራቸው የጥናቱ መልዕክት ነው።
وتقول منظمة الصحة العالمية إن ذلك يؤدي إلى تضرر صحتهم وكذلك نموهم العقلي ومهاراتهم الاجتماعية. وتضيف أن عدم ممارسة الأطفال للتمارين البدنية بقدر كاف وبشكل يومي يعد مشكلة عالمية سواء في الدول الغنية والفقيرة. وخلصت الدراسة إلى أن الأولاد أكثر نشاطا من البنات في 146 دولة شملتها الدراسة باستثناء أربعة بلدان. ما المقصود بالتمارين البدنية؟ أي شيء يجعل القلب ينبض بسرعة أكبر والرئتين تتنفسان بقوة أكبر، يعتبر تمرينا بدنيا. مواضيع قد تهمك نهاية ويمكن أن يشمل: الهدف هو 60 دقيقة من التمارين المعتدلة إلى القاسية يوميا. تقول الدكتورة فيونا بول من منظمة الصحة العالمية "لا أعتبر ذلك هدفا صعبا ومبالغا فيه". وتضيف "إن الأدلة العلمية تثبت أن ذلك مهم للنمو السليم والتمتع بصحة جيدة". الفرق بين التمارين المعتدلة والقاسية، هو أنه يمكنك الحديث والتنفس بشكل طبيعي وأنت تمارس التمارين المعتدلة، بينما التمارين القاسية تجعلك تلهث وأنت تتحدث. لماذا نهتم؟ ستظل الصحة أهم رأسمال للبشر، سواء الآن أوفي المستقبل. بقاؤك نشيطا يعني ما يلي:: وتقول الدكتورة ريجينا جوتهولد من منظمة الصحة العالمية إن "النشيطين بدنيا في سن المراهقة سيكونون نشيطين عند البلوغ في أغلب الاحتمالات". ويمكن أن تقلل ممارسة الأنشطة البدنية باستمرار خلال جميع الأعمار، من خطر الإصابة بأمراض عديدة من بينها النوبات القلبية والسكتات الدماغية وأمراض السكري من النوع الثاني. كما يقول الباحثون إن هناك أدلة متزايدة على أن النشاط البدني مفيد أيضا لنمو الدماغ. وتضيف غوتهولد إن "قدرات الأطفال الإدراكية أفضل، كما أنهم يتعلمون الأشياء الجديدة بسهولة، ويصبحون اجتماعيين أكثر من غيرهم". هل الأطفال كسالى؟ هل من شأن مثل هذه النتائج أن تفقدنا الأمل في التغيير؟ يقول الدكتور بول: "الأطفال ليسوا بطبيعتهم كسالى". ويضيف "الأمر لا يتعلق بالأطفال فقط، بل هو راجع بالأساس للإهمال والإخفاق في إعطاء الأولوية للنشاط البدني، ويبدو أن هذا الشيء منتشر في جميع أنحاء العالم". إذن ما الذي يحدث؟ لا توجد إجابة واحدة تشرح سبب انخفاض مستويات النشاط إلى حد كبير ولكن هناك بعض السمات الشائعة. الأولى هي التركيز على الأداء الأكاديمي، وهذا يأتي على حساب اللياقة البدنية. تقول لين رايلي، إحدى الذين شاركوا في إعداد الدراسة، "يتم تشجيع الشباب من هذه الفئة العمرية على الاجتهاد والدراسة للنجاح في الامتحانات". وتضيف "غالبًا، ما يجلس الأطفال في المدرسة لفترات طويلة جدا يوميا لأداء واجباتهم المدرسية هناك، ولا يحصلون على مثل هذه الفرصة أو الوقت للقيام بالأنشطة البدنية". يقول الباحثون أيضا، إن هناك مشاكل حول ضمان أمن المرافق الرياضية والترفيهية وسهولة الوصول إليها ومدى القدرة على دفع أسعارها. كما أن عدم توفر الطرق الآمنة يعني أن ركوب الدراجات أو المشي إلى المدرسة أو منزل صديق ليس أحد الخيارات. وتقول رايلي إن"المخاوف المتعلقة بالسلامة هي مشكلة كبيرة بحد ذاتها". الألعاب الإلكترونية هوس يشغل عن العمل ويعد ظهور "ألعاب الكمبيوتر" المتاحة على الهاتف أو الألواح الرقمية، منافسا للأنشطة البدنية وقضاء الوقت خارج المنزل، وعاملا بالغ الأهمية في انخفاض مستوى النشاط. يقول الدكتور بول إن "سهولة الوصول إلى الترفيه لم يسبق له مثيل" وبشكل مختلف تماما عن الأجيال السابقة. هل هناك بلدان أفضل من غيرها؟ أكد تقرير منظمة الصحة العالمية أن الخمول يمثل مشكلة عالمية، من أفغانستان إلى زيمبابوي. كانت بنغلاديش من أكثر الدول تدنيا في مستوى الخمول، ولا يزال لديها 66% من الأطفال (اثنان من كل ثلاثة) لا يقضون ساعة يوميا في الأنشطة البدنية، بحسب الدراسة. وكان الفتيان في الفلبين (93 %) والفتيات في كوريا الجنوبية (97 %) الأكثر نشاطا حسب الدراسة. وأظهر التقرير أن 75% من الأولاد و 85 % من الفتيات البريطانيين غير نشيطين. ما مدى نشاط الفتيات؟ أظهرت الدراسة أنه لا توجد سوى أربعة بلدان، تونغا وساموا وأفغانستان وزامبيا، فيها الفتيات أكثر نشاطا من الأولاد. وتشير الدراسة إلى أن 85 % من الفتيات على مستوى العالم يمارسن قليلا من التمارين البدنية، في حين أن النسبة للأولاد هي 78 %. ووفقًا للدراسة، فإن هناك دولًا مثل الولايات المتحدة وايرلندا لديها اختلافات صارخة بين الجنسين. وتشير الدراسة إلى أن 64 % من الأولاد و 81 % من الفتيات في أمريكا وايرلندا غير نشيطين. لماذا توجد فروق بين الفتيات؟ مرة أخرى، لا يوجد سبب معين، والأمر يختلف من بلد إلى آخر. تقول رايلي "تلعب أيضا بعض القضايا الثقافية دورا هنا. ففي بعض الثقافات، لا يفترض من الفتيات المراهقات أن يكن نشيطات أو لا يتم تشجيعهن على ممارسة الأنشطة البدنية مثل الأولاد". ويقول الباحثون أيضا إن الطريقة التي يروج بها للمشاركة في الأنشطة الرياضة تستهدف الأولاد أكثر من الفتيات في كثير من الأحيان. وهناك حاجة إلى مزيد من الجهد للدفع بالأنشطة التي تجذب الفتيات أو تجدها الفتيات أكثر جاذبية. بالإضافة إلى عدم توفر المرافق الخاصة لممارسة الأنشطة البدنية، حسب رأي رايلي. وتضيف رايلي "في كثير من الأحيان، لا توجد غرف منفصلة لتبديل الملابس، بحيث يمكن للفتيات أن يشعرن بالراحة وهن يشاركن في الأنشطة الرياضة". هل الأمور تتحسن أم تسوء؟ الأمور تتحسن وبشكل قليل. قيمت الدراسة التي نشرت في مجلة لانسيت صحة الأطفال والمراهقين، في مستويات النشاط المسجلة بين عامي 2001 و 2016. وفي ذلك الوقت، انخفض معدل الخمول عند الأولاد من 80 % إلى 78 % ، في حين بقي عند 85 % بالنسبة للبنات، وفقا للدراسة. الألعاب الالكترونية ماذا يعتقد الخبراء؟ يقول الدكتور مارك تريمبلاي، من مستشفى الأطفال التابع لمعهد أبحاث أونتاريو الشرقية، في كندا: "لقد غيرت الثورة الإلكترونية بشكل أساسي أنماط حركة الناس من خلال تغيير مكان وكيفية إقامتهم وتعليمهم وعملهم ولعبهم وسفرهم وعزلهم تدريجيا في منازلهم على الكراسي في معظم الأحيان. ويضيف "الناس ينامون بشكل أقل ، ويجلسون أكثر ، ويمشون بشكل متكرر، ويقودون بانتظام أكثر ويمارسون نشاطا بدنيا أقل مما اعتادوا عليه". كما يقول البروفيسور راسل فينر، رئيس الكلية الملكية لطب الأطفال وصحة الطفل، إن النتائج "مقلقة". ويضيف "الأطفال الأكثر نشاطا يتمتعون بصحة ورفاهية أفضل، كما أنهم متفوقون دراسيا على الأغلب". ويردف قائلا "يجب أن نسهل على الأطفال والشباب أن يعيشوا حياة نشطة وصحية، وهذا الأمر قوله أسهل من فعله وتطبيقه".
https://www.bbc.com/amharic/news-52378019
https://www.bbc.com/arabic/world-52362506
ፕሬዝዳንት ትራምፕ ይህ እርምጃቸው የአሜሪካውያንን የሥራ እድል ይታደጋል ብለዋል ፕሬዝዳንቱ አሻሚ የሆነ ትዊታቸውን ከጻፉና እርምጃቸውን ካሳወቁ በኋላ ውሳኔው የአሜሪካውያንን ሥራ ይታደጋል ብለዋል። አብዛኛዎቹ የቪዛ ጥያቄዎች በወረርሽኙ ምክንያት ቀድመው የተቋረጡ በመሆኑ አሁን ይህ እንዴት ተግባራዊ እንደሚሆን የታወቀ ነገር የለም። የፕሬዝዳንቱ ተቺዎች ግን ዶናልድ ትራምፕ የቫይረሱን ወረርሽኝ ምላሽ የሰጡበት መንገድ ስላስተቻቸው ትኩረት ለመስረቅ ያደረጉት ነው ብለዋል። በአሜሪካ 45 ሺህ ሰዎች ከቫይረሱ ጋር በተያያዘ ሞተዋል። • የነዳጅ ዋጋ መውደቅ ምርቱን በነጻ እንድናገኝ ያስችለናል? • ሳኡዲ አረቢያ ባለፈው ዓመት 184 ሰዎችን በሞት ቀጥታለች- አምነስቲ • ለሕክምና ከሄዱበት ሕንድ መመለስ ያልቻሉ ኢትዮጵያዊያን ችግር ላይ ነን አሉ ዲሞክራቶች በበኩላቸው የትራምፕ አስተዳደር የቫይረሱን ወረርሽኝን ስደተኞችን ለማጥቃት እየተጠቀመበት ነው ሲሉ ተደምጠዋል። ይህ የፕሬዝዳንቱ እርምጃ የምርጫ ዘመቻቸው አካል የነበረ ቢሆንም የኮሮና ወረርሽኝ መከሰት እንዲቀዛቀዝ አድርጎት ነበር። ፕሬዝዳንት ትራምፕ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ ይህንን ውሳኔያቸውን ረቡዕ እለት ፊርማቸውን እንደሚያኖሩበት ተናግረዋል። ይህ እገዳ የአሜሪካ ምጣኔ ሃብት መሻሻል እስኪያሳይ ድረስ እንደሚቆይ ፕሬዝዳንቱ ጨምረው ገልፀዋል። ሰኞ እለት የትኛውንም ወደ አሜሪካ የሚደረግ ጉዞ ለማገድ ቃል ከገቡ በኋላ ከአንዳንድ የቢዝነስ ሰዎች ተቃውሞ በመሰማቱ የመጀመሪያ እቅዳቸውን ሰርዘውታል። የፕሬዝዳንቱ የቀደመ ውሳኔ በግብርና ላይ በጉልበት ሥራዎች ላይ ለመሳተፍ እንዲሁም ከፍተኛ የቴክኖሎጂ ባለሙያ ሆነው ለሚቀጠሩ ጊዜያዊ ቪዛ ለመስጠት አያስችልም ሲሉ ነበር ቅሬታቸውን ያቀረቡት። በአሜሪካ ከኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ጋር ተያይዞ ከ20 ሚሊዮን በላይ አሜሪካውያን ሥራቸውን አጥተዋል፤ ፕሬዝዳንት ትራምፕም እነዚህ አሜሪካውያን ተመልሰው ሥራ እንዲይዙ የማድረግ "ኃላፊነት አለብን" ብለዋል። አክለውም " በቫይረሱ ምክንያት ሥራቸውን ያጡ አሜሪካውያንንን በሌሎች ስደተኞች ሥራቸውን እንዲነጠቁ ማድረግ ስህተትም ነው ፍትሃዊም አይደለም" ብለዋል። በተጨማሪም "ለአሜሪካውያን ሰራተኞች መከላከል ነው የምንፈልገው፤ ወደፊት ደግሞ የበለጠ እንከላከላለን" በማለት ለዚህ እርምጃ አንዳንድ የሚዘለሉ ነገሮች እንደሚኖሩ ፍንጭ ሰጥተው ነበር። • በሴቶች የሚመሩ አገራት ወረርሽኙን በተሳካ ሁኔታ እንዴት ተቆጣጠሩት? ይህ የፕሬዝዳንቱ ውሳኔ ግን የሕግ ተግዳሮት ይገጥመዋል የሚሉ አልጠፉም። እንደጆንስ ሆፕኪንስ አሁናዊ መረጃ ከሆነ አሜሪካ በኮሮናቫይረስ ክፉኛ ከተጎዱ አገራት መካከል ስትሆን እስካሁን ድረስ 820 ሺህ ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸው ተመዝግቧል። የአሜሪካ ግሪን ካርድ ሕጋዊ ቋሚ የመኖሪያ ፈቃድ ሲሆን ለአሜሪካ ዜግነት ለማመልከት እድል ይሰጣል። አሜሪካ በየዓመቱ አንድ ሚሊየን ግሪን ካርድ ትሰጣለች።
يقول معارضون إن إدارة ترامب تستغل أزمة وباء كورونا لتشديد إجراءات الهجرة وتحدث ترامب في تغريدة نشرها على حسابه على موقع تويتر عن "هجوم من عدو خفي"، وهي المقولة التي يرددها الرئيس الأمريكي لوصف فيروس كورونا، قائلا إن الإجراء الجديد يستهدف "حماية وظائف المواطنين الأمريكيين العظماء". لكن الرئيس ترامب لم يفصح عن المزيد من التفاصيل حول الأمر التنفيذي الذي أشار إليه. ويقول معارضون إن إدارة ترامب تستغل أزمة وباء كورونا لتشديد إجراءات الهجرة. وتأتي هذه التطورات وسط ترجيحات من البيت الأبيض بأن المرحلة الأسوأ من انتشار الوباء انتهت، وأن البلاد في طريقها لاستئناف تشغيل النشاط الاقتصادي. مواضيع قد تهمك نهاية واتفقت الإدارة الأمريكية مع كندا والمكسيك على تمديد فرض القيود على الحدود بين الدول الثلاثة أمام السفر غير الضروري حتى منتصف مايو/ أيار المقبل. كما تفرض إدارة ترامب قيودا صارمة على السفر إليها من أوروبا والصين، إلا أن هناك استثناءات لحاملي تأشيرات العمل المؤقتة وتأشيرات الدراسة. وبلغ عدد المصابين بفيروس كورونا في الولايات المتحدة 787,000، في حين تجاوز إجمالي الوفيات 42,000 وفاة. وأضرت حالة الإغلاق في البلاد بملايين الوظائف، إذ قدم أكثر من 20 مليون شخص طلبات للحصول على إعانة بسبب البطالة.
https://www.bbc.com/amharic/news-53573123
https://www.bbc.com/arabic/science-and-tech-53431473
ጥቂት ሕዝብ እንዲሁም አረጋውያን የሚበዙባቸው አገሮች መፈጠራቸውም አይቀርም። ተከታዮቹ ስድስት ነጥቦች ከዓለም ሕዝብ ቁጥር መቀነስ ጋር ተያይዘው የሚመጡ ናቸው። 1. ለድሃ አገራት መልካም ዜና ነው የወሊድ ቁጥር እና የምጣኔ ሀብት እድገት ጎን ለጎን ይሄዳሉ። ሴቶች በአማካይ ጥቂት ልጆች ብቻ የሚወልዱት፤ በተሻለ ሁኔታ ትምህርትና ሥራ ሲያገኙ፣ የእርግዝና መቆጣጠሪያ ተደራሽ ሲሆን፣ ማስወረድን የሚከለክል ሕግ ሲላላ እንዲሁም የጨቅላዎች ሞት ሲቀንስ ነው። አነስተኛ ገቢ ባላቸው አገሮች የወሊድ መጠን ሲቀንስ፤ በርካቶች የተሻለ ሕይወት የማግኘት እድላቸው ይሰፋል። ጥቂት ልጆች ብቻ ሲወለዱ፤ እያንዳንዳቸው የተሻለ ትምህርትና የጤና አገልግሎትም ያገኛሉ። ባለፉት ዓመታት የወሊድ መጠን በከፍተኛ ሁኔታ የቀነሰባቸው አገሮች ግን እምብዛም አይጠቀሙም። በእነዚህ አገሮች አረጋውያን የሚንከባከባቸው ያጣሉ። የምርታማ ወጣቶች ቁጥርም ይቀንሳል። 2. ብዙዎች ጡረታ መውጣትን በጉጉት መጠበቅ ይጀምራሉ ብዙዎች ጡረታ መውጣትን በጉጉት የሚጠባበቁበት ዓለም ይፈጠራል። በሥራ ላይ የሚያሳልፏቸው ዓመታት ቁጥርም ይጨምራል። የአረጋውያን ቁጥር ሲጨምር የጤና ሥርዓት ችግር ውስጥ ይገባል የሚል ፍርሀት ቢኖርም፤ ሁሉም አዛውንቶች ስለማይታመሙ ያን ያህል አስጊ ላይሆን ይችላል። ዓለም ላይ የሰዎች እድሜ ከመጨመሩ ጎን ለጎን ጤናማ ሆነው የሚያረጁ ሰዎች ቁጥርም ከፍ እያለ መጥቷል። በኦክስፎርድ ተመራማሪ የሆኑት ፕሮፌሰር ሣራ ሀርፐር እንደሚሉት፤ የአረጋውያን ቁጥር ይጨምራል የሚለው ስጋት አንዳንድ እውነታዎችን ከግምት ማስገባት አለበት። “ከአስር ዓመታት ወዲህ የአረጋውያን የጤና ሁኔታ እየተሻሻለ መጥቷል። ስለዚህም አረጋውያን ጤናማ ሆነው መንቀሳቀስ ይችላሉ” ይላሉ። በአሁን ወቅት የሚወለዱ ልጆች ከ20 ዓመታት በፊት ከተወለዱት ጋር ሲነጻጸሩ፤ ለአምስት ተጨማሪ ዓመታት ጥሩ ሕክምና ያገኛሉ። በእርግጥ ይህ በሶርያ የሚወለዱ ሕፃናትን አይጨምርም። ሁለተኛው ምዕተ ዓመት ከተጀመረ ወዲህ በሩዋንዳ የሚወለዱ ልጆች 22 ተጨማሪ ዓመታት መኖር ጀምረዋል። በገቢ ባደጉት እንደ ዩናይትድ ኪንግደም፣ ጀርመን እና አሜሪካ ያሉት አገራት፤ የዜጎች ዕድሜ ከአንድ እስከ ሦስት ዓመት ጨምሯል። 3. መንግሥታትድንበራቸውንመክፈትይጠበቅባቸዋል ሦስተኛው ነጥብ የስደተኞች ጉዳይ ነው። የወሊድ መጠን በመቀነሱ ሳቢያ አነስተኛ ወጣት ያላቸው አገራት፤ የሌሎች አገሮች ወጣት ተወላጆችን ወደ ግዛታቸው ለማስገባት መሞከር አለባቸው። ይህም ዓለም ላይ ያሉ ዘሮች እንዲሁም ባህላቸውም እንዲዋሀድ መንገድ ይፈጥራል። 4. ቤተሰብን የመንከባከብ ጉዳይ በስካንድኔቪያን አገሮች መንግሥት ልጅ መውለድን ያበረታታል። ለወላድ እናቶች የሚሰጠው ጊዜና ለልጅ እንክብካቤ የሚደረገው ድጋፍ ሴቶች ከተጠበቀው በላይ እንዲወልዱ አበረታቷል። ኦክስፎርድ ዩኒቨርስቲ የሚሠሩት ዶ/ር ሃና ሪቺ እንደሚሉት፤ የሀብታም አገራት መንግሥታት ማበረታቻ የወሊድ ቁጥርን ይጨምራል። በድሃ አገራት ሴቶች ከሚፈልጉት በላይ ልጆች ሊወልዱ ይችላሉ። በሌላ በኩል ኑሮ ውድ በሆነባቸው አገሮች ልጆችን ማሳደግ ከባድ ስለሆነ ጥንዶች ብዙ አይወልዱም። ይህን ተከትሎ መንግሥታት ሰዎች ጡረታ የሚወጡበትን እድሜ ሊያራዝሙ ይችላሉ። ፕሮፌሰር ሣራ እንደሚሉት፤ ቤተሰብን ለመንከባከብ ሰፊ ጊዜ ተሰጥቶ፤ የሥራ ዘመን ግን እንዲጨመር በመንግሥታት ሊወሰንም ይችላል። 5. አሳሳቢው የሥራ ጉዳይ በለንደን የምጣኔ ሀብት ተመራማሪ የሆኑት ዶ/ር ቲዚና ሊዎን እንደሚሉት፤ አረጋውያን ምንም ያህል ጠንካራ ቢሆኑም ወደ እድሜ ዘመናቸው መገባደጃ አካባቢ አጋዥ ያስፈልጋቸዋል። የአረጋውያን ቁጥር ከፍተኛ በሆነባቸው አገሮች የጤና እንዲሁም የማኅበረሰባዊ መዋቅር ቀውስ ሊገጥም እንደሚችልም ባለሙያው ያሳስባሉ። ስለዚህም ከአሁኑ ሠራተኞችን በዘርፉ ማሰልጠን መጀመር እንዳለበት ዶ/ር ቲዚና ያስረዳሉ። “ለወደፊቱ የሕፃናት ወይም የማህጸን ሀኪሞች ብዙም ላያስፈልጉን ይችላሉ” ይላሉ። 6. ተፈጥሮልታገግምትችላለች የሕዝብ ቁጥር ሲቀንስ ተፈጥሮ እንደምታገግም ፕ/ር ሣራ ያስረዳሉ። ዶ/ር ሃና በበኩላቸው ከሕዝብ ቁጥር ይልቅ የምጣኔ ሀብት እድገት ተፈጥሮ ላይ ጫና እንደሚያሳድር ያምናሉ። አገራት በምጣኔ ሀብት በልጽገው ተፈጥሮን የሚበዘብዙ ከሆነ የሕዝብ ቁጥር መቀነሱ ለውጥ አያመጣም። ባለፉት አስርታት የምጣኔ ሀብት እድገት እና የአካባቢ ብክለት ቀጥተኛ ግንኙነት ነበራቸው። አሁን ግን ሀብታም አገሮች የካርቦን ዳይኦክሳይድ ልቀታቸውን ቀንሰው ቴክኖሎጂ ላይ ገንዘባቸውን እያፈሰሱ ነው።
وسيتعين على العالم أن يتعامل مع عدد أصغر من السكان ويتسم بزيادة عدد المسنين فيه. نقدم هنا ستة دروس عن نتائج وتأثيرات ذلك في حياتنا المستقبلية. 1. قد يكون ذلك خبرا جيدا بالنسبة للبلدان الأكثر فقرا نحن ننظر إلى مواقف مختلفة للغاية في أجزاء مختلفة من العالم. فانخفاض معدلات الخصوبة، وتعريفها الرسمي هو عدد المواليد الأحياء لكل امرأة، يسير بالتوازي جنبا إلى جنب مع التنمية الاقتصادية. ذلك أن التعليم الأفضل وفرص العمل للنساء، والحصول على وسائل منع الحمل والإجهاض وانخفاض معدلات وفيات الأطفال، يعني أنه سيكون لدى النساء، في المتوسط، ​عدد أقل من الأطفال. مواضيع قد تهمك نهاية وبالنسبة للبلدان ذات الدخل المنخفض، يمكن أن يؤدي انخفاض معدل المواليد إلى مستويات معيشية أفضل. ويحصل العدد الأقل من الأطفال على جزء أكبر من الكعكة، سواء كان ذلك في الصحة أو التعليم. ولكن في البلدان التي تنخفض فيها معدلات الخصوبة بالفعل منذ سنوات، يمكن أن يتسبب تقلص عدد السكان أكثر في حدوث مشاكل. وسيتعين على هذه البلدان أن تتوصل إلى كيفية العناية بالعدد المتزايد من السكان المسنين، مع وجود عدد أقل من الشباب للعمل في تقديم الرعاية ودفع الضرائب. 2. قد يكون لدى الناس المزيد للتطلع إليه عند تقاعدهم ولكن الناس قد يضطرون إلى العمل لفترة أطول. وربما لا يشكلون ضغطا على نظام الرعاية الصحية بالقدر الذي يخشى منه. ويفترض الكثير من المخاوف بشأن رعاية المسنين أن الجميع سيصابون بالمرض في سن الشيخوخة. ولكن بالإضافة إلى متوسط ​​العمر المتوقع، فقد حقق العالم مكاسب عندما يتعلق الأمر بـ "متوسط ​​العمر الصحي المتوقع ". وفي كل بلد حول العالم، باستثناء سوريا، من المتوقع أن يقضي الأطفال الجدد سنوات في صحة جيدة أكثر من أولئك الذين ولدوا في عام 2000 أي خمس سنوات صحية إضافية في المتوسط. ففي رواندا، اكتسب الطفل العادي 22 سنة إضافية من الحياة المتوقعة في صحة جيدة منذ بداية الألفية. وفي البلدان ذات الدخل المرتفع مثل بريطانيا وألمانيا والولايات المتحدة، ارتفع متوسط ​​العمر الصحي المتوقع ما بين سنة وثلاث سنوات. وتقول البروفيسور سارة هاربر من معهد أكسفورد للشيخوخة: "يجب وضع المخاوف بشأن شيخوخة السكان في منظورها الصحيح". وتضيف قائلة: "إن صحة كبار السن بالفعل أفضل بكثير مما كانت عليه حتى قبل عقود قليلة، مما يعني أن كبار السن يمكن أن يكونوا نشطين ومتمتعين بالصحة ويدفعون نصيبا أكبر من الضرائب خلال حياتهم". وكما أشارت الدكتورة هانا ريتشي من فريق "عالمنا في بيانات" بجامعة أكسفورد: "نحن لا نعرف حتى كيف سيبدو عالم العمل في غضون 50 عاما". 3. قد تضطر الحكومات إلى فتح الحدود إن معدلات الخصوبة والعمر المتوقع هما جزءان من المعادلة عندما يتعلق الأمر بما إذا كان عدد السكان ينمو أو يتقلص، والعامل الثالث هنا هو الهجرة. يحصل العدد الأقل من الأطفال على جزء أكبر من الكعكة، سواء كان ذلك في الصحة أو التعليم. فقد تحتاج البلدان، التي ينتهي بها الأمر مع عدد أقل بكثير من الشباب، إلى جذب الشباب من أماكن أخرى. ويمكن أن يصبح العالم أكثر اختلاطا من الناحية الثقافية والعرقية، بحسب الدكتورة ريتشي. 4. سوف تدفع لدعم الآباء عندما كانت الحكومات تحاول تقييد أو زيادة معدل المواليد في بلد ما في الماضي، غالبا ما كان ذلك يتم قسريا. ولكن هناك أمثلة، لا سيما في الدول الاسكندنافية، حيث معدلات الولادة أعلى من المتوقع بسبب الحوافز مثل إجازة الأمومة السخية ورعاية الأطفال. لذلك قد ترى في المستقبل أن البلدان الغنية، التي اختارت إدخال أنظمة دعم سخية، تشهد ارتفاعا في معدل الخصوبة، وفقا للدكتورة ريتشي. فبقدر ما قد يكون لدى النساء في البلدان ذات الدخل المنخفض أطفال أكثر من الوضع المثالي، فإن بعض النساء، والرجال، في البلدان ذات تكاليف المعيشة المرتفعة قد يكون لديهم عدد أطفال أقل مما يرغبون لأنهم لا يستطيعون تحمل المزيد. إلى جانب ذلك، قد تعمل الحكومات على رفع سن التقاعد، وربما ستسمح للناس بأخذ إجازات طويلة لمساعدتهم في رعاية أسرهم، وثم تعويض هذا الزمن المستقطع بالعمل في وقت لاحق من العمر، كما تقترح البروفيسور هاربر. 5. سيكون العاملون في الرعاية "بنفس أهمية الأطباء" هذه هي نظرة الدكتورة تيزيانا ليون من كلية لندن للاقتصاد. فبغض النظر عن حجم المكاسب في متوسط ​​العمر الصحي المتوقع، من المحتمل أن يحتاج الأشخاص "الأكبر سنا" دائما إلى الرعاية في نهاية حياتهم. وتحذر الدكتورة ليون البلدان التي تعاني من شيخوخة السكان من أزمة فيما يتعلق بنظم الصحة والرعاية الاجتماعية فيها. وتقول إننا بحاجة إلى البدء الآن بتدريب القوى العاملة المناسبة، و"سنحتاج إلى عدد أقل من أطباء الأطفال وأطباء أمراض النساء". 6. من المحتمل أن يكون ذلك مفيدا للبيئة إن تقلص عدد السكان "شيء جيد" بالنسبة للبيئة، وفقا للبروفيسور هاربر. لكن الدكتورة ريتشي تشير إلى أن النمو الاقتصادي هو محرك أقوى لتغير المناخ من النمو السكاني. ومن الصعب للغاية تحديد ما سيحدث لحالة الاقتصاد على المدى الطويل. فإذا أصبح العالم أكثر ثراء ويستهلك المزيد على الرغم من تقلص أعداد الناس، فإن المكاسب البيئية ليست مضمونة. وذلك بشكل مماثل لما حدث في السابق، إذ على الرغم من ارتباط الثروة بالتلوث خلال القرن الماضي، تغير الوضع في السنوات الأخيرة؛ حيث كانت الدول الأكثر ثراء هي التي تمكنت من تقليل انبعاثات ثاني أكسيد الكربون من خلال الاستثمار في التكنولوجيا. وهذا النموذج أو النمط قد يستمر ....
https://www.bbc.com/amharic/news-47025312
https://www.bbc.com/arabic/world-47024622
የቬንዚዌላ ፕሬዚዳንት ኒኮላስ ማዱሮ በጦር ልምምድ ላይ የብሔራዊ ደህንነት አማካሪው ጆን ቦልተን ማስፈራራት የሕግ ጥሰት ነው ሲሉ ተናግረዋል። ተቃዋሚው ጁአን ጉአኢዶ የቬንዙዌላ ጊዜያዊ ፕሬዚዳንት አድርገው እራሳቸውን መሾማቸውን ተከትሎ አሜሪካ እና ካናዳን ጨምሮ ከ20 ሃገራት በላይ እውቅና ማግኘታቸው ይታወሳል። • ማዱሮ የቬንዝዌላ ምርጫን አሸነፉ እሁድ ጠዋት በአሜሪካ የቬንዙዌላ ጦር ከፍተኛ ተወካይ የሆኑት ኮሎኔል ጆሴ ሉዊስ ሲልቫ ለተጠባባቂው ፕሬዚዳንት እውቅና በመስጠት የማዱሮን መንግሥት ክደዋል። የቬንዙዌላው ፕሬዚዳንት ኒኮላስ ማዱሮ የሃገሪቱ ጦር፣ ሩሲያ እና ቻይና ከእሳቸው ጎን መሆናቸውን በተደጋጋሚ ገልጸዋል። እራሳቸውን ጊዜያዊ ፕሬዚዳንት ብለው የሰየሙት ጁአን ለረቡዕ እና ቅዳሜ ለተቃውሞ ሰልፍ ደጋፊዎቻቸውን አደባባይ ጥርተዋል። ስፔን፣ ጀርመን፣ ፈረንሳይ እና እንግሊዝን ጨምሮ በርካታ የአውሮፓ ሃገራት በቬንዙዌላ በስምንት ቀናት ውስጥ ምርጫ ካልተጠራ ለተቃዋሚው የፕሬዚዳንትነት እውቅና እንሰጣለን ብለዋል። • ቬኔዙዌላ ምናባዊ ገንዘብ ይፋ አደረገች ፕሬዚዳንት ማዱሮ ግን የአውሮፓውያኑን ሃገራት ማስጠንቀቂያ አጣጥለውታል። ''ቬንዙዌላ ከአውሮፓ ሃገራት ጋር ጠንካራ ቁርኝት የላትም። ይህ ከፍተኛ ንቀት ነው'' ሲሉ ለሲኤንኤን ቱርክ ትናንት ተናግረዋል። ፕሬዚዳንት ማዱሮ እሁድ ዕለት የጦር ልምምድ ላይ የተገኙ ሲሆን ''አንድነት፣ ሥነ ሥርዓት እና መግባባት'' ያስፈልጋናል ያሉ ሲሆን፤ በተቃዋሚው ጉአኢዶ አማካይነትወ የመፈንቅለ መንግሥት ሙከራ እየተፈጸመ ነው ብለዋል። አሜሪካ ለተቃዋሚው እውቅና መስጠቷን ተከትሎ ማዱሮ ከአሜሪካ ጋር ያላቸውን ግንኙነት በማቋረጥ የአሜሪካ ዲፕሎማቶች በሦስት ቀናት ውስጥ ቬንዙዌላን ለቀው እንዲወጡ ትዕዛዝ ሰጥተዋል። • ካናዳ የቬንዝዌላን አምባሳደር አባረረች ማዱሮ ያስቀመጡት ቀነ ገደብ ቅዳሜ እለት ሊያበቃ ሲቃረብ የቬንዙዌላ የውጪ ጉዳይ ሚኒስትር ዲፕሎማቶቹን ከሃገር የማባረር ዕቅዱ ውድቅ መደረጉን በመጠቆም የሁለቱ ሃገራት ፍላጎት ማስፈጸሚያ ቢሮዎች በ30 ቀናት ውስጥ እንዲከፍቱ ይደረጋል ሲል አስታውቋል። ሁለት ሃገራት ዲፕሎማሲያዊ ግነኙነት ሳይኖራቸው ሲቀር ፍላጎላት ማስፈጸሚያ ቢሮዎች እንዲከፈቱ ይደረጋል።
جون بولتون حذر حكومة نيكولاس مادور، من ترويع الدبلوماسيين الأمريكيين وغرد بولتون على تويتر الأحد، قائلا إن أي "ترهيب" مثل هذا يمثل "اعتداء خطيرا على سيادة القانون". ويأتي تحذير بولتون، بعد أيام من اعتراف بلاده وأكثر من 20 دولة أخرى، بغوايدو كرئيس مؤقت لفنزويلا. وتتهم تلك الدول الرئيس الفنزويلي، نيكولاس مادورو، بتزوبر انتخابات العام الماضي. وأدى مادورو اليمين الدستورية لولاية رئاسية ثانية، في وقت سابق من الشهر الجاري، وذلك بعد انتخابات قاطعتها المعارضة، وشابتها اتهامات بالتزوير، مما أثار احتجاجات واسعة. وتبدو الأزمة السياسية في فنزويلا قد وصلت لنقطة الغليان، وسط جهود مكثفة من المعارضة، للإطاحة بـ مادورو. وفي وقت سابق من الأحد، انشق الملحق العسكري الفنزويلي لدى واشنطن، خوسيه لويس سيلفا، عن حكومة مادورو، قائلا إنه يعترف بـ غوايدو رئيسا للبلاد. وفي وقت لاحق، غرد بولتون ، ليؤكد مجددا موقف واشنطن، محذرا الآخرين من أي نوع من الترهيب. وعلى الرغم من تحذيره، من أن البيت الأبيض مستعد للرد على "أي عنف"، إلا أنه لم يخاطب جماعات أو أفراد بعينهم. ماذا يحدث الآن؟ أعلنت عدة دول أوروبية، السبت، من بينها أسبانيا، ألمانيا، فرنسا، وبريطانيا أنهم سيعترفون برئاسة غوايدو، إذا لم يدعو مادور لانتخابات خلال ثمانية أيام. لكن مادورو رفض ذلك، قائلا إنه لا بد من سحب هذا الإنذار. وفي مقابلة مع قناة سي إن إن التركية الأحد، قال مادورو: "إن فنزويلا ليست مرتبطة بأوروبا"، مضيفاً "هذه وقاحة تامة". وأضاف مادورو أنه مستعد "للانخراط في حوار شامل"، مع الذين يعارضون رئاسته للبلاد، وأنه أرسل "عدة رسائل"، للرئيس الأمريكي دونالد ترامب، لكنه يعتقد أن الرئيس ترامب "يحتقرنا". وظهر مادورو، في وقت لاحق، في مناورة عسكرية بولاية "كارابوبو" وسط البلاد، حيث دعا إلى "الاتحاد والانضباط والتماسك"، من أجل التغلب على ما وصفه بـ "محاولة الانقلاب"، من جانب غوايدو. حضر مادورو مناورة عسكرية في ولاية "كارابوبو" وسط البلاد قطع مادورو العلاقات مع الولايات المتحدة، الخميس الماضي، بسبب تأييد واشنطن غوايدو، وأمر الدبلوماسيين الأمريكيين بمغادرة فنزويلا، في غضون 72 ساعة. لكن في مساء السبت، حيث كان موعد انتهاء المهلة، قالت وزارة الخارجية الفنزويلية إنها ستسحب أمر الطرد، وبدلا من ذلك ستسمح بمهلة ثلاثين يوما، يقوم خلالها البلدان بإنشاء "مكاتب لرعاية المصالح"، لكل دولة لدى الأخرى. وتستخدم مكاتب رعاية المصالح، حينما لا يكون لدى الدول علاقات دبلوماسية رسمية، بينما ترغب في حد أدنى من الاتصال، يسمح بتمثيل ورعاية مصالحها. وكانت واشنطن قد قالت، في وقت سابق، إنها لا تعترف بسلطة مادورو في طرد دبلوماسييها من فنزويلا. في غضون ذلك، قال غوايدو لصحيفة "واشنطن بوست" إنه يجري محادثات، مع مسؤولين "عسكريين متعاطفين" في فنزويلا، بهدف بناء الدعم لرئاسته. من يدعم مادورو؟ أعلنت كل من روسيا والصين والمكسيك وتركيا دعمها للرئيس مادورو. وفي اجتماع في مجلس الأمن يوم السبت، اتهمت روسيا واشنطن بالتآمر لإحداث انقلاب في فنزويلا. لكن عددا من دول أمريكا اللاتينية وكندا أعلنت دعمها لغوايدو واعترفت به رئيسا. كما حضت إسبانيا وألمانيا وفرنسا والمملكة المتحدة، مادورو على الدعوة لإجراء انتخابات في غضون ثمانية أيام، محذرة إياه من أنها ستعترف رسميا بغوايدو ما لم يفعل ذلك، في حين أعلن حزب اليسار الحاكم في اليونان دعمه لمادورو. وقال رئيس الوزراء الإسرائيلي بنيامين نتنياهو إن تل أبيب انضمت إلى الولايات المتحدة وكندا ومعظم دول أمريكا اللاتينية وأوروبا فيما وصفه "بالاعتراف بالقيادة الجديدة في فنزويلا". ورفضت فنزويلا الإنذار النهائي في اجتماع الأمم المتحدة، وقال وزير خارجيتها، خورخي إرييزا، إن مادرور رئيس شرعي، وإن البلاد لن تخضع لضغوط من أجل إجراء انتخابات. وأضاف "لا احد سيعطينا مواعيد نهائية أو يملي علينا إجراء انتخابات". ما سبب تراجع شعبية مادورو؟ تعاني فنزويلا منذ سنوات من أزمة اقتصادية خانقة، إذ وصل التضخم لدرجات غير مسبوقة، وهناك نقص حاد في الضروريات الأساسية، ما أثر بشكل كبير على السكان وتسبب بهروب الملايين خارج البلاد. كما واجه مادورو معارضة داخلية وانتقادات دولية بسبب سجله في مجال حقوق الإنسان، وطريقة إدارته للملف الاقتصادي. وقال غوايدو، الأربعاء، إن دستور البلاد يسمح له بالاستحواذ على السلطة، بصفته رئيسا للجمعية الوطنية، لأن رئاسة مادورو "غير شرعية". كما وعد بقيادة حكومة انتقالية وإجراء انتخابات حرة.
https://www.bbc.com/amharic/news-53634411
https://www.bbc.com/arabic/middleeast-53633594
ለህዝብ ይፋ ያልሆነ የኢራን መንግሥት አሃዝ የሚያሳየው በኮቪድ-19 ምክንያት ህይወታቸውን ያጡ ሰዎች ቁጥር ወደ 42ሺህ የሚጠጋ ነው። ይሁን እንጂ የአገሪቱ ጤና ሚንስቴር እስካሁን በቫይረሱ ህይወታቸውን ያጡ ሰዎች ቁጥር 14ሺህ 405 ነው ይላል። ይህም ብቻ ሳይሆን ከኢራን መንግሥት የተገኘው መረጃ በቫይረሱ ስለመያዛቸው በይፋ የተነገረው ቁጥር በግማሽ እንዲቀንስ መደረጉን አመልክቷል። ጤና ሚንስቴር እስካሁን በቫይረሱ ተይዘዋል ያላቸው ሰዎች ቁጥር 278 ሺህ 827 ነው። ይሁን እንጂ የአገሪቱ መንግሥት 451ሺህ 024 ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸውን አረጋግጧል። የኢራን መንግሥት በቫይረሱ የተያዙ እና የሞቱ ሰዎች ቁጥርን ከማሳነሱም በተጨማሪ በቫይረሱ ሳቢያ ህይወታ ማለፍ ከጀመረ ከአንድ ወር በኋላ ነበር የአገሪቱ የጤና ሚንስቴር በቫይረሱ ሳቢያ የሰው ህይወት ማለፉን ሪፖርት ያደረገው። ይህ መረጃ እንዳረጋገጠው፤ መንግሥት የመጀመሪያውን ሟች ይፋ በሚያደርግበት ወቅት 52 ሰዎች ቀድመው በኮቪድ-19 ምክንያት ህይወታቸው አልፏል። ማንነቱ ይፋ ያልሆነው ምንጭ ለቢቢሲ የላከው መረጃ በመላው ኢራን በየዕለቱ በኮቪድ-19 ተይዘው ወደ ሆስፒታል የሚገቡ ሰዎችን ዝርዝር መረጃ የያዘ ነበር። ሥም፣ እድሜ፣ ጾታ፣ ታማሚው የሚታይበት ምልክት፣ ቀን እና ተጠቂው የተጓዳኝ በሽታ ታማሚ ስለመሆኑ እና ሌሎች መረጃዎች ተካተውበታል። መረጃውን ለቢቢሲ የላከው ምንጭ “እውነቱ መታወቅ ስላለበት” እና “በወረርሽኙ የፖለቲካ ጥቅም ለማግኘት የሚደረገው ጥረት መቆም አለበት” በሚሉ ምክንያቶች መረጃውን ለቢቢሲ ለማጋራት መወሰኑ ተመልክቷል። ለቢቢሲ ቃላቸውን የሰጡ የኢራን የጤና ባለሙያዎች እንዳሉት የአገሪቱ ጤና ሚንስቴር በኢራን መንግሥት የደህንነት አገልግሎት ጫና ይደረግበታል። የኢራን መንግሥት የቫይረሱን ስርጭት መደበቅ ለምን አስፈለገው? የቫይረሱ ስርጭት የተቀሰቀበት ወቅት የኢራኑ ኢስላሚክ አብዮት ጥበቃ ዘብ ክብረ በዓል ከሚከመርበት ወቅት ጋር ተጋጭቷል። ይህም ብቻ ሳይሆን የፓርላሜንታዊ ምርጫን ለማካሄድ ኢራን ደፋ ቀና የምትልበት ወቅት ነበር። ኢስላሚክ አብዮት ጥበቃ ዘብ ድጋፉን የሚያጠናክርበት ምርጫውም ስኬታማ የሚሆንብት እድል ሰፊ እንደሆነ በመገመቱ አጋጣሚውን በወረርሽኙ ሳቢያ አሳልፎ መስጠት አልተፈለገም ተብሏል።
إيران هي الدولة الأكثر تضرراً في الشرق الأوسط جراء فيروس كورونا. ويبدو أن السجلات الحكومية الخاصة تظهر أن نحو 42 ألف شخص ماتوا بسبب أعراض "كوفيد-19" حتى 20 تموز/ يوليو، مقابل 14405 شخصاً أبلغت عنهم وزارة الصحة رسميا. كما أن عدد الأشخاص المعروف أنهم مصابون هو أيضاً ضعف الأرقام الرسمية: 451,024 مقابل 278,827. وكانت إيران واحدة من الدول الأكثر تضرراً بعد الصين بفيروس كورونا. وفي الأسابيع الأخيرة، عانت إيران من ارتفاع حاد ثاني في عدد الحالات. وسُجّلت أول حالة وفاة في إيران جراء "كوفيد-19" في 22 كانون الثاني/ يناير، وفقاً للقوائم والسجلات الطبية التي اطلعت عليها "بي بي سي". مواضيع قد تهمك نهاية كان هذا قبل شهر تقريباً من الإبلاغ عن أول إصابة رسمية بفيروس كورونا هناك. ومنذ تفشي الفيروس في إيران، شكك العديد من المراقبين في الأرقام الرسمية. وكانت هناك مخالفات في البيانات بين النسب الوطنية والإقليمية والتي تحدثت عنها بعض السلطات المحلية، وحاول الإحصائيون تقديم تقديرات بديلة بشأنها. ويظهر مستوى من تقليل الأعداد في جميع أنحاء العالم، يرجع إلى حد كبير إلى القدرة على توفير الاختبارات واستخدامها، لكن المعلومات التي تم تسريبها إلى "بي بي سي" تكشف أن السلطات الإيرانية أبلغت عن أرقام يومية أقل بكثير على الرغم من وجود سجل لجميع الوفيات - ما يشير إلى أنه تم التكتم عليها عمداً. "تسليط الضوء على الحقيقة" وأُرسلت البيانات إلى "بي بي سي" من قبل مصدر مجهول. وتتضمن تفاصيل عن دخول المصابين اليومي إلى المستشفيات في جميع أنحاء إيران، بما في ذلك الأسماء والعمر والجنس والأعراض وتاريخ ومدة الفترات التي قضاها الشخص في المستشفى والأمراض الأساسية التي قد يعاني منها المرضى. ويقول المصدر إنه شارك هذه البيانات مع "بي بي سي"، "لتسليط الضوء على الحقيقة" وإنهاء "الألعاب السياسية" بشأن الوباء. ولا يمكن لـ"بي بي سي" التحقق مما إذا كان هذا المصدر يعمل لصالح هيئة حكومية إيرانية، أو تحديد الوسائل التي تمكن عبرها من الوصول إلى هذه البيانات. لكن التفاصيل في القوائم تتوافق مع تلك الخاصة ببعض المرضى الأحياء والمتوفين المعروفين بالفعل لـ"بي بي سي". كما أن التناقض بين الأرقام الرسمية وعدد الوفيات في هذه السجلات يطابق أيضاً الفرق بين الرقم الرسمي وحسابات الوفيات الزائدة حتى منتصف حزيران/ يونيو. وتشير الوفيات الزائدة إلى عدد الوفيات التي تتجاوز ما هو متوقع في الظروف "الطبيعية". ماذا تكشف البيانات؟ طهران، العاصمة، لديها أكبر عدد من الوفيات مع 8120 شخصا ماتوا جراء "كوفيد-19" أو بأعراض مشابهة له. مدينة قم، هي الأكثر تضرراً بشكل نسبي مع 1419 حالة وفاة - بمعدل حالة وفاة واحدة جراء "كوفيد-19" لكل ألف شخص من السكان. وتجدر الإشارة إلى أنه في جميع أنحاء البلاد، كان هناك 1.916 حالة وفاة من غير المواطنين الإيرانيين. وهذا يشير إلى عدد غير متناسب من الوفيات بين المهاجرين واللاجئين، ومعظمهم من أفغانستان المجاورة. ويشبه الاتجاه العام للإصابات والوفيات في البيانات المسربة التقارير الرسمية، وإن كانت مختلفة في الحجم. فالارتفاع الأساسي للوفيات أكثر حدة من أرقام وزارة الصحة، وبحلول منتصف آذار/ مارس كانت أكثر من الرقم الرسمي بخمسة أضعاف. وفُرضت إجراءات الإغلاق خلال عطلة عيد النوروز (رأس السنة الإيرانية الجديدة) في نهاية الأسبوع الثالث في آذار/ مارس، وكان هناك انخفاض مقابل في الإصابات والوفيات. ولكن مع تخفيف القيود الحكومية ، بدأت الحالات والوفيات في الارتفاع مرة أخرى بعد أواخر آذار/ مايو. وبشكل حاسم، حدثت أول حالة وفاة مسجلة في القائمة المسربة في 22 كانون الثاني/ يناير، قبل شهر من الإبلاغ عن أول إصابة رسمية بفيروس كورونا في إيران. في ذلك الوقت كان المسؤولون في وزارة الصحة مصرين على الاعتراف بإصابة واحدة فقط جراء فيروس كورونا في البلاد، على الرغم من تقارير الصحفيين داخل إيران وتحذيرات من مختلف المهنيين الطبيين. وخلال 28 يوماً حتى أول اعتراف رسمي في 19 شباط/ فبراير، توفي 52 شخصاً بالفعل. "المبلغون" وقال أطباء لديهم معرفة مباشرة بهذا الأمر لـ"بي بي سي" إن وزارة الصحة الإيرانية تعرضت لضغوط من أجهزة الأمن والاستخبارات داخل إيران. وقال الدكتور بولادي (اسم مستعار) لـ"بي بي سي" إن الوزارة "كانت في حالة إنكار". وأضاف "في البداية لم يكن لديهم الاختبارات اللازمة للكشف عن الإصابة وعندما حصلوا عليها، لم يتم استخدامها على نطاق واسع بما فيه الكفاية. وكان موقف الأجهزة الأمنية هو عدم الاعتراف بوجود فيروس كورونا في إيران". لكن إصرار شقيقين، طبيبين من قم، هو الذي أجبر وزارة الصحة على الاعتراف بالحالة الرسمية الأولى. عندما فقد الدكتور محمد مولاي والدكتور يعلي مولاي شقيقهما، أصرّا على أنه لا يزال يجب إخضاعه لاختبار كورونا، والذي تبين أنه إيجابي في مستشفى كامكار حيث توفي شقيقهما، تم قبول العديد من المرضى الذين يعانون من أعراض مشابهة لـ"كوفيد-19" ولم يستجيبوا للعلاجات المعتادة. ومع ذلك، لم يتم إخضاع أي منهم لاختبار المرض. ونشر الدكتور مولايي فيديو لشقيقه الراحل مع بيان. ثم أقرت وزارة الصحة أخيراً بأول حالة مسجلة. ومع ذلك، نشر التلفزيون الحكومي تقريراً ينتقد الطبيب ويدعي زوراً أن فيديو شقيقه عمره أشهر. لماذا التستر؟ تزامن بدء التفشي مع ذكرى الثورة الإسلامية (1979) والانتخابات البرلمانية. مثل ذلك فرصتين كبيرتين للجمهورية الإسلامية لإظهار الدعم الشعبي الذي تحظى به وعدم المخاطرة بإلحاق الضرر به بسبب الفيروس. واتهم المرشد الأعلى آية الله علي خامنئي البعض بالرغبة في استخدام فيروس كورونا لتقويض الانتخابات. وفي هذه الحالة، كانت نسبة المشاركة في الانتخابات منخفضة للغاية قبل تفشي وباء كورونا العالمي، كانت إيران تعاني بالفعل سلسلةً من أزماتها. في تشرين الثاني/ نوفمبر 2018، رفعت الحكومة سعر البنزين بين عشية وضحاها وقمعت بعنف الاحتجاجات التي أعقبت ذلك. وقتل المئات من المتظاهرين في غضون أيام قليلة. في كانون الثاني/ يناير من هذا العام، خلق الرد الإيراني على اغتيال الولايات المتحدة الجنرال الإيراني الكبير قاسم سليماني الذي يُنظر إليه على أنه أحد أقوى الشخصيات في إيران بعد مرشدها الأعلى، مشكلةً أخرى. ثم أطلقت القوات المسلحة الإيرانية - في حالة تأهب قصوى - صواريخ بطريق الخطأ على طائرة أوكرانية بعد دقائق فقط من إقلاعها من مطار طهران الدولي. وقتل جميع من كانوا على متنها وعددهم 176 شخصا. حاولت السلطات الإيرانية في البداية التستر على ما حدث، ولكن بعد ثلاثة أيام أجبرت على الاعتراف به، ما أدى إلى خسارة كبيرة في ماء الوجه. وقال الدكتور نور الدين بيرمؤذن ، النائب السابق الذي كان مسؤولاً أيضا في وزارة الصحة، لـ"بي بي سي" في هذا السياق إن الحكومة الإيرانية "قلقة وخائفة من الحقيقة" عندما أصاب فيروس كورونا إيران. وقال: "الحكومة خائفة من خروج الفقراء والعاطلين إلى الشوارع".ويشير الدكتور بيرمؤذن إلى حقيقة أن إيران منعت المنظمة الصحية الدولية "أطباء بلا حدود" من علاج حالات فيروس كورونا في مقاطعة أصفهان المركزية كدليل على مدى وعيها الأمني بمقاربتها للوباء. وكانت إيران تمر بأوقات صعبة حتى قبل مواجهة عسكرية مع الولايات المتحدة وفيروس كورونا. وأثرت العقوبات التي أعقبت انسحاب دونالد ترامب من الاتفاق النووي في أيار/ مايو 2018 على الاقتصاد بشدة.ويقول الدكتور بولادي: "أولئك الذين أوصلوا البلاد إلى هذه النقطة لا يدفعون الثمن. إن فقراء البلد ومرضاي الفقراء هم الذين يدفعون الثمن بحياتهم"."في المواجهة بين حكومتي الولايات المتحدة وإيران، يتم سحقنا بضغوط من كلا الجانبين". وقالت وزارة الصحة إن تقارير الدولة لمنظمة الصحة العالمية بشأن عدد الإصابات والوفيات بفيروس كورونا "شفافة" و "بعيدة عن أي انحرافات".
https://www.bbc.com/amharic/news-55581632
https://www.bbc.com/arabic/55597239
ትዊተር ጉዳዩን አስመልክቶ እንዳለው በትራምፕ ላይ እዚህ ውሳኔ ላይ የደረሰው ፕሬዝዳንቱ በአካውንታቸው ላይ "በቅርቡ ያሰፈሯቸውን መልዕክቶች በደንብ ከመረመረ" በኋላ መሆኑን ገልጿል። አንዳንድ የአሜሪካ ሕግ አውጪዎችና ታዋቂ ሰዎች ትራምፕ ከትዊተር አስከወዲያኛ እንዲታገዱ ለዓመታት ሲወተውቱ ቆይተዋል። የቀድሞዋ ቀዳማዊት እመቤት ሚሼል ኦባማ ሐሙስ ዕለት በትዊተር ገጻቸው ላይ የማኅበራዊ ሚዲያ ተቋማት ዶናልድ ትራምፕን ከመድረኮቻቸው በማስወገድ "በአደገኛ ባሕሪያቸው" እንዲገፉበት ከማድረግ እንዲቆጠቡ ጠይቀው ነበር። ዶናልድ ትራምፕ ባለፈው ረቡዕ ዋሽንግተን ውስጥ የሚገኘውን ካፒቶል ሒልን የወረሩትን ደጋፊዎቻቸውን "አርበኞች" በማለት ካሞገሱ በኋላ ለ12 ሰዓታት ትዊተርን እንዳይጠቀሙ ታግደው ነበር። የአሜሪካ ምክር ቤት አባላት የጆ ባይደንን የምርጫ ውጤት ለማረጋገጥ ተሰብስበው ባሉበት በመቶዎች የሚቆጠሩት የፕሬዝዳንቱ ደጋፊዎች ወደ ምክር ቤቱ ግዙፍ ሕንጻ ጥሰው በመግባት በተፈጠረ ግርግር አንድ ፖሊስን ጨምሮ የአምስት ሰዎች ህይወት አልፏል። ይህንንም ተከትሎ ትዊተር ፕሬዝዳንት ትራምፕ በድጋሚ የማኅበራዊ መድረኩን ደንቦች የሚጥሱ ከሆነ "እስከወዲያኛው" እንዳይጠቀሙ እገዳ እብደሚጥልባቸው አስጠንቅቆ ነበር። ነገር ግን ከሰዓታት በኋላ የፕሬዝዳንት ትራምፕ አካውንት መልሶ ቢከፈትም በድጋሚ አርብ ዕለት በሰሌዳቸው ላይ በለጠፏቸው ሁለት መልዕክቶች ሳቢያ አስከመጨረሻው ታገደዋል። ትዊተር እዚህ ውሳኔ ላይ እንዲደርስ ያስገደዱት የመጨረሻዎቹ መልዕክቶች ፕሬዝዳንቱ የድርጅቱን ፖሊሲ በመቃረናቸው መሆኑን አመልክቷል። ፕሬዝዳንት ትራም በአንደኛው መልዕክታቸው ላይ "እኔን የመረጡ 75 ሚሊዮን አሜሪካውያን ወደፊት ታላቅ ድምጽ ይኖራቸዋል። በየትኛውም መንገድም ሆነ አይነት ተገቢ ባልሆነ ሁኔታ ሊስተናገዱና አክብሮትን ሊነፈጉ አይገባም!!" በማለት አስፍረው ነበር። ይህንንም ተከትሎ ትዊተር እንዳለው "ይህ መልዕክታቸው ፕሬዝዳንቱ የሥልጣን ሽግግርን በአግባቡ ለማካሄድ ፍላጎት እንደሌላቸው በሚያሳይ ሁኔታ ተተርጉሟል" በማለት ለውሳኔው ምክንያት አቅርቧል። ፕሬዝዳንቱ በሁለተኛው መልዕክታቸው ደግሞ "ለጠየቃችሁኝ ሁሉ፤ [በጆ ባይደን] ሲመተ በዓል ላይ አልገኝም" ሲሉ ከሁለት ሳምንት ባለሰ ጊዜ ውስጥ በሚከናወነው የሥልጣን ርክክብ ላይ እንደማይሳተፉ ገልጸዋል። ትዊተር ይህንን መልዕክታቸውን በተመለከተም "ይህ በበርካታ ደጋፊዎቻቸው ዘንድ ምርጫው ሕጋዊ እንዳልሆነ እንደተጨማሪ ማረጋገጫ ተደርጎ ተወስዷል" ብሏል። በዚህም መሠረት ትዊተር እነዚህ የፕሬዝዳንቱ የትዊተር መልዕክቶች የድርጅቱን "የኃይል ድርጊትን የማበረታታት ፖሊሲን የሚጻረሩ ናቸው" በማለት ትራምፕን አስከመጨረሻው ከሚወዱት የትዊተር መድረክ ላይ አሰናብቷቸዋል።
وأضاف أن القرار اتخذ "بعد مراجعة دقيقة للتغريدات الأخيرة من حساب realDonaldTrump@ والسياق المحيط بها". وكان حساب ترامب على تويتر قد أُغلق في وقت سابق لمدة 12 ساعة. وقال الموقع حينها إنه سيعلّق حساب ترامب "بشكل دائم" إذا خرق قواعد المنصة مرة أخرى. ويأتي ذلك بعد أن غرد ترامب بعدة رسائل يوم الأربعاء، وصف فيها الأشخاص الذين اقتحموا مبنى الكابيتول الأمريكي بأنهم "وطنيون". مواضيع قد تهمك نهاية وقال موقع فيسبوك يوم الخميس إنه أوقف حساب ترامب "إلى أجل غير مسمى". كما فرضت منصة الألعاب الشهيرة تويتش حظراً غير محدد على قناة الرئيس المنتهية ولايته التي استخدمها لبث تجمعاته. وغرد ترامب من خلال الحساب الرسمي للرئيس الأمريكي لافتا إلى أنه "يفكر في احتمال تأسيس منصتنا الخاصة في المستقبل". لكن موقع توتير قام بحذف التغريدات فور نشرها. وتعليقاً على حظر حساب ترامب على تويتر، غرّد مستشار حملة ترامب الانتخابية جايسون ميلر قائلاً: "هذا مقزّز..إن كنت لا تعتقد بأنهم سيأتون من أجلك لاحقاً، فأنت مخطئ". وكان المئات من أنصار ترامب اقتحموا الأربعاء مبنى الكابيتول خلال جلسة أعضاء الكونغرس للتصديق على فوز بايدن. وأدّت أعمال العنف التي تلت اقتحام المحتجين إلى مقتل خمسة أشخاص من بينهم ضابط في الشرطة. وأتى حصار الكابيتول بعد ساعات على توجه ترامب إلى مناصريه قائلاً: "لن نستسلم أبداً، لن نخضع أبداً". ونشر تويتر بياناً الجمعة جاء فيه أنه "في سياق الأحداث المروعة هذا الأسبوع، أوضحنا يوم الأربعاء أن الانتهاكات الإضافية لقواعد تويتر من المحتمل أن تؤدي إلى هذا الإجراء بالذات. وأشار إلى أن "إطار المصلحة العامة لدينا موجود لتمكين الجمهور من الاستماع إلى المسؤولين المنتخبين وإلى زعماء العالم بشكل مباشر. إنه مبني على مبدأ أن للناس الحق في مساءلة السلطة في العلن". وأضاف البيان: "أوضحنا منذ سنوات أن هذه الحسابات ليست فوق قوانيننا، ولا يمكنها استخدام تويتر للتحريض على العنف. سنستمر في الشفافية بشأن سياساتنا وبشأن تطبيقها". ووجّه نحو 350 موظفاً في تويتر هذا الأسبوع رسالة إلى الرئيس التنفيذي في الشركة، جاك دورثي، لمطالبته بحظر ترامب عقب أحداث الكابيتول. وجاء في الرسالة: "رغم جهودنا لخدمة النقاش العلني، كنّا منبرا لترامب، وساعدنا في إشعال الأحداث المميتة في 6 يناير/كانون الثاني".
https://www.bbc.com/amharic/42743088
https://www.bbc.com/arabic/science-and-tech-42746652
በጆን ሆፕኪንስ ዩኒቨርስቲ ስምንት ተመሳሳይ ጠባይ ያላቸውን በሽታዎች መለየት የሚያስችል ሙከራ አድርጓል። አላማቸው ካንሰርን ቀድሞ ማወቅና ሕይወትን ማዳን ነው፤ ምርምሩን የእንግሊዝ ባለሙያዎች "እጅግ በጣም አስደናቂ" ሲሉ ገልፀውታል። እጢዎች አነስተኛ የሆነ የዘረመልና የፕሮቲን አሻራቸውን በደማችን ውስጥ ትተው ያልፋሉ። የካንሰር ፍለጋው ምርመራ የሚመለከተው በተደጋጋሚ በካንሰር ወቅት የሚነሱ 16 ጅኖችንና ስምንት ፕሮቲኖችን ነው። በዘር እንቁላል፣ ጉበት፣ ሆድ ጣፊያ፣ ጉሮሮ፣ ትልቁ አንጀት፣ ሳንባ፣ ጡት ካንሰር ባለባቸው እና ወደ ሌሎች ቲሹዎች ባልተዛመተባቸው 1005 ሕሙማን ላይ ሙከራው የተደረገ ሲሆን፤ በአጠቃላይ 70 በመቶ የሚሆነው ምርመራ ካንሰር መኖሩን ያሳያል። የጆን ሆፕኪንስ ዩኒቨርስቲ የሕክምና ትምህርት ቤት ዶ/ር ክርስቲያን ቶማስቲ ለቢቢሲ እንደተናገሩት "ይህ ቀድሞ የመለየት ምርመራ ወሳኝ ነው፤ ውጤቱም በጣም አስደናቂ ነው" ብለዋል። "እንደሚመስለኝ ይህ ካንሰርን በማጥፋት ላይ ትልቅ አስተዋፅኦ ይኖረዋል።" ካንሰር ቀድሞ ከተገኘ ለማከም ያለው እድል ሰፊ ነው። ምርመራ ከተደረገባቸው ከስምንት ካንሰሮች አምስቱ ቀድሞ የመለየት ምርመራ ፕሮግራም አልነበራቸውም። የጣፊያ ካንሰር አነስተኛ ምልክት ብቻ ስላለው ማወቅ የሚቻለው ከዘገየ በኋላ ስለሆነ ምርመራውን ካደረጉ አምስት ሕሙማን መካከል አራቱ በዛው አመት ይሞታሉ። በቀዶ ጥገና ሊወገዱ የሚችሉ እጢዎችን ማግኘት ለህሙማኑ "የቀን እና የለሊት ያህል ልዩነት አለው" ይላሉ ዶ/ር ቶማስቲ። "አሁን ካንሰር ሕመምን የመፈለግ ሙከራው የካንሰር ምርመራ አድርገው በማያውቁ ሰዎች ላይ ተሞክሯል። "ይህ ከጠቃሚዎቹ ምርመራዎች መካከል አንዱ ይሆናል። ተስፋ የሚደረገው ለጡት ካንሰር የሚደረገውን ማሞግራም እና ለአንጀት ካንሰር የሚደረገውን ኮሎኖስኮፒ አይነት ሌሎች ምርመራዎችን ያግዛል ተብሎ ነው።" ዶ/ር ቶማስቲ ለቢቢሲ እንደገለፁት "የደም ምርመራ በአመት አንዴ ይደረጋል ብለን ነው የምናስበው" በካንሰር ላይ በርካታ ምርምር የሚያደርጉትና የቡድን መሪ የሆኑት ዶ/ር ገርት አታርድ ለቢቢሲ እንዳሉት "ይህ በጣም ትልቅ አቅም ነው። በጣም ተደንቄያለሁ። ያለ ስካን ወይንም ያለኮሎኖስኮፒ በደም ምርመራ ብቻ ካንሰርን መለየት መቻል ትልቅ ሚስጥርን እንደመፍታት ነው።" አክለውም ""በጣም ተቃርበናል"ካንሰርን ለመመርመር የደም ናሙናን መፈተሽ የሚያስችል"ቴክኖሎጂውም አለን።" ነገር ግን አሁንም ካንሰሩ ከተገኘ በኋላ ምን መደረግ አለበት የሚለው ላይ ጥያቄ አላቸው። በአንዳንድ ሕመሞች የካንሰር ሕክምናው ከህመሙ ጋር ከመኖር የበለጠ በጣም ፈታኝ ነው። ለምሳሌ ወንዶች የዘር ፍሬ ካንሰር ሲኖርባቸው ቀስ በቀስ ስለሚያድግ ከሚታከም ይልቅ በቅርበት የህክምና ክትትል ማድረግ ይመከራል። "ካንሰርን በተለየ መልኩ ስናገኘው ሁሉም ሕክምና ያስፈልገዋል ብለን አንወስድም " ይላሉ ዶ/ር አታርድ።
وقد جرب فريق من جامعة جون هوبكنز الخاصة للأبحاث في الولايات المتحدة طريقة للكشف عن ثمانية أشكال شائعة للمرض. ويطمح العلماء إلى التوصل إلى إجراء فحص شامل للدم سنويا، يمكن من خلاله الكشف المبكر عن الإصابة بمرض السرطان ما من شأنه إنقاذ الكثير من الأرواح. وقال خبراء في المملكة المتحدة إن هذه الأبحاث "مثيرة للغاية". لكن أحد الخبراء قال إن مزيدا من العمل الدقيق مطلوب لتقييم فعالية الفحص في الكشف عن أمراض السرطان في مرحلة مبكرة. وتفرزالأورام كميات صغيرة من الحمض النووي والبروتينات المتحولة في مجرى الدم. ويعتمد فحص الدم الجديد على البحث عن طفرات في 16 جينا تنشأ عادة نتيجة السرطان وثمانية بروتينات تُفرز غالبا مصاحبة له. وجرت تجارب الفحص على 1005 مرضى مصابين بسرطانات مختلفة منها المبيض والكبد والمعدة والبنكرياس والمريء والقولون والرئة والثدي، والتي لم تنتشر بعد إلى أنسجة أخرى. ونجح الفحص في الكشف عن 70 في المئة من تلك السرطانات. وقال الدكتور كريستيان توماسيتي، من كلية الطب بجامعة جون هوبكنز، لبي بي سي: "إمكانية الكشف المبكر للسرطان أمر بالغ الأهمية، والنتائج مشجعة للغاية. كما أعتقد أن هذا الفحص يمكن أن يكون له أثر هائل في خفض أعداد الوفيات الناجمة عن السرطان." ويؤكد الخبراء أنه كلما كان الكشف عن الإصابة بالسرطان مبكرا، تزداد فرص علاجه والتعامل معه، علما أن خمسة من أصل ثمانية من أنواع السرطان التي جرى فحصها، لا توجد أي أجهزة أو أدوات للكشف عنها. استخدام فيروس شائع في مكافحة سرطان المخ كوبا تبتكر لقاحاً للحد من انتشار سرطان الرئة بعد تشخيصه إجازة دواء جديد "يعيد برمجة جهاز المناعة" لعلاج سرطان الدم ولسرطان البنكرياس أعراض قليلة جدا، ولا يمكن الكشف عنه إلا حين بلوغه مراحل متقدمة، لذلك يموت أربعة من كل خمسة مرضى سرطان البنكرياس في نفس السنة التي تُشخص إصابتهم فيها. وقال الدكتور توماسيتي إن العثور على الأورام في وقت مبكر بحيث يمكن إزالتها جراحيا، يمكن أن يشكل فارقا كبيرا كالفرق بين "الليل والنهار" في إنقاذ حياة المرضى. ويجري الآن تطبيق فحص الدم الجديد على أشخاص لم تُشخص إصابتهم بالسرطان. وهذا هو المحك الحقيقي للكشف عن نجاعة هذا الفحص. ومن المرجو أن يكون الفحص مكملا لأدوات الفحص الأخرى مثل التصوير الشعاعي للثدي للكشف عن سرطان الثدي وتنظير القولون للكشف عن سرطان القولون والمستقيم. يمكن لفحص الدم الجديد الكشف المبكر عن سرطان الثدي فحص شامل فحص الدم الجديد "كانسرسيك"، الذي ورد في مجلة "العلوم"، يعد محدثا لأنه يتتبع طفرات الحمض النووي والبروتينات المُفرزة أيضا. وزيادة عدد الطفرات والبروتينات التي يجري تحليلها، تسمح بتطبيق فحص الدم هذا على مجموعة واسعة من أنواع السرطان. وقال الدكتور جيرت أتارد، قائد الفريق البحثي في مركز التطور والسرطان في معهد أبحاث السرطان في لندن، لبي بي سي "هذا الفحص يفتح المجال أمام إمكانات هائلة. أنا متحمس جدا، ففحص الدم لتشخيص السرطان دون كل الإجراءات الأخرى مثل المسح الضوئي أو تنظير القولون هو شيء عظيم". كما أضاف "نحن قريبون جدا" من استخدام فحص الدم للكشف عن السرطان لأنه باتت "لدينا التقنية". لكنه حذر من أنه لا يزال هناك عدم يقين بشأن ما يجب فعله بعد تشخيص السرطان. ففي بعض الحالات، قد يكون العلاج أسوأ من التعايش مع السرطان غير القاتل الذي لا يشكل تهديدا فوريا على الحياة. كما هو الحال في سرطان البروستاتا لدى الرجال، على سبيل المثال، حيث يتطور السرطان ببطء ويحتاج للمراقبة فقط وليس العلاج.
https://www.bbc.com/amharic/news-54336116
https://www.bbc.com/arabic/world-56162061
በሞት ቀዳሚ የሆኑት አሜሪካ፣ ብራዚልና ህንድ በዓለም አቀፍ ደረጃ በቫይረሱ የሞቱትን ግማሽ እንደሚይዙ ከጆንስ ሆፕኪንስ ዩኒቨርስቲ የተገኘው መረጃ ይጠቁማል። የሟቾቹ ቁጥር ከዚህም የላቀ እንደሆነ በዘርፉ ያሉ ልሂቃን ይናገራሉ። የተባበሩት መንግሥታት ዋና ፀሐፊ አንቶኒዮ ጉተሬዝ ቁጥሩን "አስደንጋጭ" ነው ያሉ ሲሆን "በቫይረሱ ህይወታቸውን የተነጠቁት አባቶች፣ እናቶች፣ ሚስቶች፣ ባሎች፣ እህቶች፣ ወንድሞችና የስራ ባልደረቦች ነበሩ። ሁልጊዜም ቢሆን ልናስታውሳቸው ይገባል" በማለትም በቪዲዮ መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል። የኮሮናቫይረስ በቻይናዋ ግዛት ውሃን ከአስር ወራት በፊት ተነስቶ ዓለምን አጥለቅልቋል። በአሁኑ ወቅት በ188 አገራት የኮሮናቫይረስ ሪፖርት የተደረገ ሲሆን 32 ሚሊዮን ህዝብም ተይዟል። አገራት የኮሮናቫይረስን ስርጭት ለመግታት ያወጧቸው መመሪያዎችም በርካቶችን ሥራ አልባ አድርጓል፤ ምጣኔ ኃብቱን አሽመድምዷል። በዚህም ሁኔታ አገራትም ሆነ የምርምር ማዕከላት የኮሮናቫይረስ ክትባትን ለማምረት እየተሽቀዳደሙና እየተሯሯጡ ቢሆንም ክትባቱ ከመገኘቱ በፊት የሟቾቹ ቁጥር 2 ሚሊዮን እንደሚደርስም የዓለም ጤና ድርጅት አስጠንቅቋል። በዓለም አቀፍ ደረጃ 240 የሚሆኑ ክትባቶች ምርምር እየተደረገባቸው ሲሆን 40 የሚሆኑትም በክሊኒካል ሙከራ አሉ። ዘጠኝ ያህል ክትባቶች ደግሞ በሺዎች በሚቆጠሩ ሰዎች ላይ ሙከራ እየተደረገባቸውና መጨረሻ ደረጃ ላይ ናቸው። ክትባቶችን ለማምረትና ለሰዎችም ደህንነቱ በተጠበቀ መልኩ እንዲሰጥ ለማድረግ አመታት ቢፈጅም ባለው የወረርሽኙ ጊዜ የማይሰጥና አጣዳፊ መሆን ሳይንቲስቶች ቀን ተሌት ሳይሉ እየተጣደፉም ይገኛሉ። በዓለም ላይ አሜሪካ በቫይረሱ በተያዙም ሰዎች ቁጥርም ሆነ በሟቾች ቀዳሚ ስትሆን 205 ሺህ ዜጎቿንም ተነጥቃለች። በመቀጠልም ብራዚል 141 ሺህ 700 ሰዎች በቫይረሱ ሲሞቱ በህንድ ደግሞ 95 ሺህ 500 ሰዎች ህይወታቸው በቫይረሱ አልፏል።
عائلة في تكساس تبكي فقيدها بسبب فيروس كورونا في يناير كانون الثاني ومضى عام على تسجيل أول إصابة بالفيروس في الساحل الغربي الأمريكي، بعد اكتشافه أول مرة في الصين. وستُضاء الشموع مع وقوف دقيقة صمت في البيت الأبيض حزنا على فقدان هذا العدد الهائل من الأرواح البشرية بسبب فيروس كورونا، كما سيلقي الرئيس جو بايدن كلمة بالمناسبة. وسجلت الولايات المتحدة رقما قياسيا عالميا آخر في هذا الوباء، وهو أكثر من 18،1 مليون إصابة بالفيروس. وبلغ عدد الإصابات في الولايات المتحدة ضعف ما سجلته الهند تقريبا وهو 11 مليونا، والبرازيل 10،1 ملايين إصابة. مواضيع قد تهمك نهاية وسلجت البرازيل حصيلة الوفيات الثانية في العالم بأكثر من 244 ألفا، والمكسيك الحصيلة الثالثة بأكثر من 178 ألفا. وقال كبير خبراء الأمراض المعدية في الولايات المتحدة الدكتور أنتوني فاوتشي لقناة سي أن أن: "سوف يتحدث الناس بعد عشرات السنين عن هذا بأنه حدث رهيب في تاريخ الولايات المتحدة، أن يموت هذا العدد الهائل من الناس بسبب مرض تنفسي". وتتوقع إحصائيات وضعها معهد التقييم الصحي في جامعة واشنطن أن يلقى 90 ألف أمريكي آخرون حتفهم بسبب الفيروس، بحلول شهر يونيو/ حزيران. وتقدر الإحصائيات أن يصل عدد الوفيات في الولايات المتحدة بسبب فيروس كورونا في أواخر مايو/ أيار 500 شخص يوميا، بينما يبلغ عدد الوفيات اليومية حاليا 2000 شخص. وتراجعت حالات الإحالة إلى المستشفيات بنسبة 40 في المئة، بعدما وصلت عملية التلقيح ضد الفيروس إلى وتيرة 1،6 مليون شخص في اليوم. وعلى الرغم من تحسن الإحصائيات الخاصة بتبعات الوباء، فإن متوسط العمر المتوقع في الولايات المتحدة انخفض بمقدار عام واحد بسبب فيروس كورونا، حسب المركز الأمريكي لمراقبة الأمراض والوقاية منها. وتأثرت الأقليات العرقية أكثر بالفيروس مسجلة نسبا أعلى في الوفيات. فقد متوسط العمر المتوقع بين الرجال السود بمقدار ثلاثة أعوام من يناير /كانون الثاني إلى يونيو /حزيران 2020. وكان التراجع بين الرجال من أصول لاتينية بنحو 2،4 عاما في الفترة نفسها. وتختلف سياسة بايدن في التعامل مع فيروس كورونا عن سياسة سلفه دونالد ترامب، الذي شكك في خطورة الوباء، واتهم بتسييس ارتداء الكمامات وإجراءات الوقاية الأخرى. وقالت المتحدثة باسم البيت الأبيض، جين ساكي، الاثنين إن الرئيس بايدن سيدعو جميع الأمريكيين إلى المشاركة في دقيقة صمت، وسيأمر بتنكيس الأعلام فوق جميع الأبنية الحكومية الفيدرالية لمدة خمسة أيام. وأضافت أن الكلمة التي سيلقيها الرئيس ستعبر عن "حجم الخسائر التي تكبدها الأمريكيون جراء هذا الوباء".
https://www.bbc.com/amharic/news-54351590
https://www.bbc.com/arabic/world-54289758
ትራምፕ ወደ ሆስፒታሉ ሲደርሱ ፕሬዝዳንቱ ትኩሳት አላቸው። ዋይትሐውስ ትንሽ ድካም ተሰምቷቸው ነው እንጂ መንፈሳቸው ጠንካራ ነው ብሏል። ትራምፕ አሁን በሆስፒታል ሆነው ገና ሙከራ ላይ ያለው መድኃኒት እየወሰዱ እንደሆነ ተሰምቷል። ባለቤታቸው ሜላኒያ ትራምፕ አብረዋቸው ናቸው። ትራምፕ ወደ ሆስፒታል በሄሊኮፕተር ከነጩ ቤተ መንግሥት ሲወሰዱ ቀድሞ ይሳለቁበት የነበረውን የአፍና የአፍንጫ ጭምብልን ግጥም አድርገው ለብሰው ታይተዋል። ዶናልድ ትራምፕ የተወሰዱት ከዋሽንግተን ዲሲ ወጣ ብሎ ወደሚገኘው የዋልተር ሪድ ብሔራዊ የወታደራዊ ህክምና ማዕከል ነው። ወደ ሄሊኮፕተሩ ሲያቀኑ እጃቸውን አውለብልበዋል። በአውራ ጣታቸውም የደህና ነኝ ምልክት አሳይተዋል። በዝምታ ሄሊኮፍተር ውስጥ የገቡት ትራምፕ በትዊተር ሰሌዳቸው ቀደም ብሎ የተቀረጸ ቪዲዮ መልዕክት አስተላልፈዋል። 'ደህና ነኝ ብዬ እገምታለሁ። ነገሮች በጥሩ ሁኔታ ይሄዳሉ ብዬ ተስፋ አደርጋለሁ። ባለቤቴም ደህና ናት። ስለሁሉም እናመሰግናችኋለን" ብለዋል። የትራምፕ ልጆች ኢቫንካ እና ኤሪክ በትዊተር ሰሌዳቸው አባታቸውን "ጀግና፣ እጅ የማይሰጠው፣ ተፋላሚው" ብለው ካወደሷቸው በኋላ "እንወድሀለን" ብለዋቸዋል። ትራምፕ አሁን የገቡበት የዋልተር ሪድ ሆስፒታል የአሜሪካ ፕሬዝዳንቶች በብዛት የጤና ምርመራ የሚያደርጉበት ስፍራ ነው። ትራምፕ ከልዩ ረዳታቸው ጋር በኤይርፎርስ ዋን አውሮፕላን ለነበረባቸው የፕሬዝዳንታዊ ክርክር ወደ ኦሃዬ አቅንተው ከተመለሱ በኋላ ነው ረዳታቸው ሆፕ ሒከስ በተህዋሲዋ መጠቃቷን ተከትሎ ምርመራ ያደረጉት። የዋይት ሐውስ ቃል አቀባይ ኬይሊ ማካነኒ "ትራምፕ በጣም ደህና ናቸው። የተወሰነ የጉንፋን ምልክት ከማሳየታቸው ውጪ እንዲያውም በሥራ ላይ ናቸው" ብላ ነበር። አሁን ሆስፒታል የተወሰዱትም "እንደው ለከፍተና ጥንቃቄ ሲባልና ሐኪሞቻቸውም ይህ እንዲሆን ስለጠየቁ እንጂ…ደህና ናቸው" ብላለች ቃል አቀባያቸው። ሆኖም ሌሎች ትራምፕ ደህና እንዳልሆኑ መገመት ይቻላል ይላሉ። በተለይም እድሜያቸው መግፋቱና ክብደታቸውም አሳሳቢ በመሆኑ ትራምፕ ክፉ እጣ ሊያጋጥማቸው እንደሚችል የሚገምቱም አልጠፉም። ፕሬዝዳንቱ አሁንም ሥራ ላይ ናቸው። ሥልጣናቸውን ወደ ምክትላቸው ማይክ ፔንስ አላስተላለፉም። ማይክ ፔንስ ምርመራ ያደረጉ ሲሆን ለጊዜው ነጻ መሆናቸው ተረጋግጧል። ትራምፕ በትዊተር ላይ በለቀቁት ቪዲዮ መጠነኛ መገርጣት ይታይባቸዋል። በሙከራ ላይ ያለ መድኃኒት መውሰዳቸው፣ እድሜያቸው 74 መድረሱና ከፍ ያለ ክብደት ያላቸው መሆኑ ነገሩ አሳሳቢ እንዲሆን አድርጎታል። ዶናልድ ትራምፕ ባለፈው ከባይደን ጋር በነበራቸው የቀጥታ የቴሌቪዥን ክርክር ተቀናቃኛቸው ጆ ባይደን ጭምብል አዘውትረው ማልደረጋቸው ላይ ሲሳለቁ ነበር። ጆ ባይደን ኮሮናቨዓይረስ ምርመራ ወዲያውኑ አድርገው እሳቸውም ሆኖ ባለቤታቸው ነጻ እንደሆኑ ተነግሯቸዋል። ጆ ባይደን ለትራምፕና ለባለቤታቸው ሚላኒያ ጤንነትን ተመኝተዋል። ዶናልድ ትራምፕ ኮሮናቫይረስ ወረርሽኝን ተራ ጉንፋን ነው፣ በራሱ ጊዜ ይጠፋል በሚል ተገቢውን ክብደት አልሰጡትም ሲሉ ተቀናቃኞቻቸው ይተቿቸዋል። ትራምፕ ለወባ በሽታ ፈዋሽነቱ የሚታወቀውን ሀይድሮክሲክሎሮኪውን መድኃኒትን በተደጋጋሚ ሰዎች እንዲወስዱ ሲወተውቱ ነበር። ከዚህ በፊት ይህንኑ መድኃኒት እንደወሰዱትና ጥሩ እንደሆነም ተናግረው ያውቃሉ። አሁን እርሳቸው ሀይድሮክሲክሎሮኪውንን ወስደው ይፈወሱ ይሆን ወይ የሚለው የጠላትም የወዳጅም ጥያቄ ሆኗል። ትራምፕ አሁን የሚወስዱት መድኃኒት ረምዴስቪር የተባለ ጸረ-ቫይረስ መድኃኒት ነው። ይህ መድኃኒት በኢቦላ ፈዋሽነቱ ይታወቃ። የትራምፕ በተህዋሲው መያዝን ተከትሎ ሴናተሮችና ከፍተኛ የአሜሪካ ባለሥልጣናት እንዲሁም ረዳቶቻቸው ምርመራ ማድረግ ጀምረዋል። እስከአሁን ምክትል ፕሬዝዳንቱና ውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ተህዋሲው እንደሌለባቸው ተረጋግጧል። ሆኖም የቀድመው የፕሬዝዳንቱ አማካሪ ኬሌያን ኮንዌይ፣ ሁለት የሪፐብሊካን ሴናተሮች ማይክ ሊ እና ቶም ቲሊስ ቫይረሱ ተግኝቶባቸዋል። የትራምፕ የምርጫ ቅስቀሳ ጉዳዮች ሥራ አስኪያጅ ቢል ሰቴፒን በተመሳሳይ ተህዋሲው ተገኝቶበታል።
وأعلن ترامب، البالغ من العمر 74 عاما وهي الفئة العمرية الأكثر تأثرا بالمرض، إصابته في تغريدة على تويتر قال فيها "سنعبر هذه المرحلة سويا". وجاءت إصابة ترامب وزوجته بعد الإعلان عن إصابة هوب هيكس، إحدى أقرب مساعديه، بالفيروس. وتعد هيكس، مستشارة الرئيس البالغة من العمر 31 عاماً، أقرب شخص في دائرة ترامب يصاب بالفيروس. وقد سافرت معه على متن طائرة الرئاسة لحضور مناظرة تلفزيونية في أوهايو في وقت سابق من هذا الأسبوع. مواضيع قد تهمك نهاية والتقطت صور لهيكس وهي تنزل من الطائرة الرئاسية يوم الثلاثاء في كليفلاند من دون قناع. وكانت على مقربة منه على متن المروحية الرئاسية "مارين وان" يوم الأربعاء عندما عقد الرئيس تجمعاً في مينيسوتا. وغرد ترامب مساء الخميس: "هوب هيكس التي كانت تعمل بجد من دون أن تأخذ استراحة صغيرة، ثبتت إصابتها بكوفيد 19-. هذا رهيب". وأضاف أن "السيدة الأولى وأنا ننتظر نتائج الاختبارات الخاصة بنا. في غضون ذلك سنبدأ عملية الحجر الصحي!". وليس من الواضح كيف سيؤثر الحجر الصحي على ترتيبات المناظرة الرئاسية الثانية والتي من المقرر إجراؤها في 15 أكتوبر/ تشرين الثاني في ميامي، فلوريدا. وخلال مكالمة هاتفية مع مضيف قناة "فوكس نيوز" شون هانيتي مساء الخميس، قال ترامب إنه وميلانيا ترامب "يقضيان الكثير من الوقت مع هوب". وقال الرئيس: "لذلك سنرى ما سيحدث"، مضيفاً أن السيدة هيكس غالباً ما كانت ترتدي أقنعة لكنها مع ذلك أصيبت". وأصاب الفيروس أكثر من 7.2 مليون أمريكي، وقتل أكثر من 200 ألف منهم. ويقوم البيت الأبيض باختبار مساعديه وأي شخص آخر على اتصال بالرئيس يوميا. ويرفض ترامب في الغالب ارتداء الأقنعة، وغالباً ما يتم تصويره وهو غير ملتزم بالتباعد الاجتماعي مع مساعديه أو غيرهم خلال التزاماته الرسمية. ووفقاً لـ"بلومبيرغ نيوز"، فإن هيكس تعاني من أعراض المرض، وتم عزلها على متن طائرة الرئاسة في رحلة العودة من مينيسوتا. هيكس هي أحدث مساعدة للبيت الأبيض تتعرض للإصابة بـ"كوفيد-19". وكانت نتائج اختبار السكرتيرة الصحفية لنائب الرئيس مايك بنس إيجابية في مايو/ أيار الماضي. وقد تعافت. وفي الشهر نفسه، ثبتت إصابة أحد أفراد البحرية الأمريكية، الذي كان يعمل ضمن الخدم الشخصيين لترامب، بفيروس كورونا. لكن البيت الأبيض قال إن الرئيس ونائبه لم يتأثرا بذلك. كما ثبتت إصابة مستشار الأمن القومي روبرت أوبراين وعدد من عملاء الخدمة السرية وطيار في البحرية وعامل كافتيريا في البيت الأبيض. وكانت هيكس تشغل منصب المتحدثة باسم الحملة الانتخابية خلال ترشح ترامب قبل أن تصبح مديرة الاتصالات في البيت الأبيض. واستقالت في مارس/ آذار 2018 لتصبح كبيرة مسؤولي الاتصالات في "روبرت مردوخ فوكس"، قبل أن تعود إلى البيت الأبيض في فبراير/ شباط. من هي هوب هيكس؟ هوب هيكس هي أقرب مساعد لترامب يتبيّن أنه مصاب بفيروس كورونا حتى الآن.
https://www.bbc.com/amharic/news-46874498
https://www.bbc.com/arabic/world-46879448
አብዛኛዎቹ ወሲብ የጀመሩት 18 ዓመት ሳይሞላቸው ሲሆን የተቀሩት ደግሞ በ16 ዓመታቸውን ነው በጥናቱ ከተሳተፉት በአፍላ ዕድሜ የሚገኙ አንድ ሦስተኛ ሴቶችና አንድ አራተኛ ወንዶች፤ ለመጀመሪያ ጊዜ ወሲብ የፈጸሙት በትክክለኛው ዕድሜ እንዳልነበር ይናገራሉ። በእንግሊዝ ሕግ መሠረት በፍቃደኝነት ላይ የተመሰረት ወሲብ መፈጸም የሚቻለው ጥንዶቹ 16 እና ከዚያ በላይ ሲሆኑ ብቻ ነው። በየአሥር ዓመቱ የሚከናወን ጥናት ግን በዚህም ዕድሜ ለወሲብ ዝግጁ መሆን አይቻልም ይላል። ውጤቱ በቅርቡ ይፋ ለተደረገው ጥናት መረጃ የተሰበሰበው ከ3000 ወጣቶች ሲሆን፤ እ.አ.አ ከ2010 እስከ 2012 ባለው ጊዜ ለንደን ባሉ ሳይንቲስቶች የተሰራ ነው። የጥናቱ ውጤቱ ከጥናቱ ተሳታፊዎች 40% የሚሆኑት ሴቶችና 26% የሚሆኑት ወንዶች ለመጀመሪያ ጊዜ ወሲብ ሲፈፅሙ በተገቢው ዕድሜ ላይ እንዳልነበር ተናግረዋል። ተሳታፊዎቹ ትንሽ ዘግይተው ቢሆን ኖሮ ደስ ይላቸው እንደነበረም ገልፀዋል። አብዛኛዎቹ ወሲብ ማድረግ የጀመሩት 18 ዓመት ሳይሞላቸው ሲሆን፤ ቢያንስ አንድ ሦስተኛ የሚሆኑት ደግሞ 16 ዓመት ሳይሞላቸው የግብረ ሥጋ ግንኙነት አድርገዋል። ፈቃደኝነት ጥናቱ ግብረ ሥጋ ግንኙነት የማድረግ አቅምና ዝግጁነትንም ጭምር ተመለከተ ነው። ማለትም አንድ ሰው አመዛዝኖ፣ በእውቀት ላይ የተመሠረተ ውሳኔ ማድረግ ይችላል ወይ? የሚለው ከግምት ገብቷል። የማመዛዘን ብቃት ሲለካ፤ ከአሥር ሴቶች መካከል ከግማሽ በላይ የሚሆኑትና ከወንዶቹ ደግሞ አራቱ ሳይልፉ ቀርተዋል። ከአምስት ሴቶች አንዷና ከአስር ወንደች አንዱ ለመጀመሪያ ጊዜ የግብረ ሥጋ ግንኙነት ያደረጉት ብዙም ፈቃደኛ ሳይሆኑና በፍቅረኛቸው ተገፋፍተው እንደነበረ ይናገራሉ። የ'ናትሳል' ጥናት መሥራች የሆኑት ፕሮፌሰር ካዬ ዌሊንግስ እንደሚሉት፤ ለግብረ ሥጋ ግንኙነት ሕጋዊ ተብሎ የተቀመጠው ዕድሜ አንድ ሰው ለግብረ ሥጋ ግንኙነት ዝግጁ ወይም ብቁ ነው ማለት አይደለም ይላሉ። "ሁሉም ወጣት የተለያ ነው። አንዳንድ የ15 ዓመት ወጣቶች ዝግጁ ቢሆኑም አንዳንዶች ደግሞ በ18 ዓመታቸው ብቻ ዝግጁ እንደሆኑ ሊሰማቸው ይችለላል" ሌላዋ አጥኚ ዶ/ር ሜሊሳ ፓልመር፤ "ግኝታችን እንደሚያሳየው አብዛኛውን ጊዜ ሴቶች ከወንዶች በበለጠ በፍቅረኛቸው ግፊት የግብረ ሥጋ ግንኙነት ማድረጋቸውን ነው" ይላሉ። በጥናቱ መሰረት፤ ከአሥር ወጣቶች ዘጠኙ መከላከያ ቢጠቀሙም፤ "ለወደፊትም ወጣቶች ከበሽታ እንዲጠበቁ ለጤናቸው ትኩረት መሰጠት አለበት" ብለዋል። በተጨማሪም የወጣቶች የመጀመሪያ የግብረ ሥጋ ግንኙነት ጤናማ እንዲሆን ትምህርት ቤቶች ተገቢውን የጤና ጥበቃ አገልግሎት እንዲሁም ትምህርት መስጠት አለባቸው ብለዋል። የግብረ ሥጋ ግንኙነት ማድረግ ያለብን መቼ ነው? የግብረ ሥጋ ግንኙነት ሊያደርጉ ከሆነ ለራስ እነዚህን ጥያቄዎች መሰንዘር ያሻል፡ ለእነዚህ ጥያቄዎች ምላሹ አዎ ከሆነ ወሲብ ለመፈጸም ትክክለኛው ጊዜ ሊሆን ይችላል፤ ነገር ግን ከዚህ በታች ላሉት ጥያቄዎች መልሱ አዎ ከሆነ ትክክለኛው ጊዜ ላይሆን ይችላል፡ ኢዛቤል ኢንማን ስለ ወሲብ ትምህርት በሚሰጥ መጽሐፍ ይህን ብለዋል፡ "ወሲብ ለመፈጸም ተገቢ ስለሆነው ዕድሜና ጊዜ ለወጣቶች ትምህርት መሰጠት አለበት። ሲያድጉ የሚበጃቸው ውሳኔ ላይ ለመድረስ አይቸገሩም። ትምህርቱ በትምህርት ቤቶች መሰጠት ቢጀመርም ጠቃሚ ነው።"
وأقر أكثر من ثلث النساء اللاتي استطلعت آراؤهن، وربع رجال العينة، وكلهم مراهقون أو في بداية العشرينيات، أن ممارسة الجنس لأول مرة لم تحدث في "الوقت المناسب". وينص القانون في بريطانيا على أن يكون عمر الشخص 16 عامًا على الأقل ليكون قادرا على قبول ممارسة الجنس.ولكن آخر استطلاع للرأي شمل بريطانيا ويتعلق بالسلوك الجنسي وأنماط الحياة، توصل إلى أن كثيرا من الأشخاص قد لايكونون مستعدين لمثل هذا القرار في مثل هذه السن. ويقدم استطلاع الرأي "ناتسال" والذي يجرى كل عقد من الزمن، صورة مفصلة حول السلوك الجنسي في المملكة المتحدة. ونشرت مجلة "بي إم جيه" للصحة الجنسية والإنجابية الاستطلاع الأخير، والذي درس فيه باحثون من "كلية لندن للصحة والطب في المناطق الحارة" ردود ما يقرب 3,000 شاب وشابة كانوا قد أجابوا على الأسئلة بين عامي 2010 و 2012. النتائج أظهرت الإجابات أن نحو 40 في المئة من الشابات و26 بالمئة من الشباب لم يشعروا بأن أول تجربة جنسية لهم كانت "في الوقت المناسب". وعندما سئلوا عن تفاصيل أعمق حول ذلك، قال معظمهم إنهم يتمنون لو أنهم انتظروا فترة أطول قبل أن يفقدوا عذريتهم. وكان معظم من شملتهم العينة قد مارس الجنس مع بلوغ سن الـ 18، ونصفهم فعلوا ذلك في سن الـ 17. في حين أن ما يقرب من الثلث ممن أجاب عن أسئلة الدراسة قال إنه مارس الجنس قبل أن يبلغ سن الـ 16. قرار مستنير؟ كما تناول الاستطلاع مدى الاستعداد للعلاقة الجنسية، ويعني ذلك ما إذا كان الشخص يستطيع اتخاذ قرار مستنير حول ممارسة الجنس لأول مرة. فعلى سبيل المثال، يجب على الأشخاص ألا يكونوا تحت تأثير الكحول وأن يكونوا واعين بما فيه الكفاية لإبداء الموافقة، لا أن يكونوا تحت تأثير ضغط الأقران. ولم تحقق نصف شابات العينة تقريبا، و 4 من بين كل 10 شباب، هذا المعيار. كما ذكرت واحدة من بين كل خمس نساء، وواحد من كل 10 شباب، أن الشريك لم يكن يشعر/تشعر بأن الوقت قد حان لممارسة الجنس في ذلك الوقت، ما يعني أن أحد الطرفين وقع تحت الضغط لممارسة الجنس. وقال المشرف على الدراسة، بروفيسور كاي ويلينغز، إن الوصول لعمر القدرة على الموافقة على ممارسة الجنس (16 عاما) ليس مؤشرا على أن شخصًا ما مستعد للانخراط في علاقة جنسية. وأضاف: "كل شخص يختلف عن الآخر". من جانبها علقت الدكتورة ميليسا بالمر، وهي من المشاركات بالبحث، قائلة: "يبدو لنا من نتائج هذه الدراسة أن الشابات أكثر عرضة من الشبان لأن يقعن تحت الضغط لممارسة الجنس من قبل شركائهن". وأضافت: "رغم أن نتائج هذه الدراسة أسفرت عن بعض النتائج الإيجابية، مثل أن قرابة 9 من بين كل 10 شباب يستخدمون وسيلة موثوقة لمنع الحمل عند ممارسة الجنس لأول مرة، يلزم بذل المزيد من الجهود لضمان حماية الشباب والشابات عندما يصبحون نشطين جنسيا". وقالت إن التثقيف الجنسي في المدارس يجب أن يزود الشباب بمهارات التفاوض الصحيحة لتمكينهم من أن تكون تجاربهم الجنسية الأولى آمنة وإيجابية. متى يكون الوقت مناسبا؟ وفقا لخدمة الصحة الوطنية في بريطانية )إن إتش إس) يجب على الشخص أن يسأل نفسه ما يلي عندما يبدأ بالتفكير ببمارسة الجنس: - هل يبدو الأمر صحيحا؟ - هل أحب شريكي/شريكتي؟ - هل تحبني/يحبني بالقدر ذاته؟ - هل ناقشنا استخدام الواقي الذكري لمنع الإصابة بالأمراض المنقولة عن طريق الاتصال الجنسي وفيروس الإيدز، وهل اتفقنا على ذلك؟ - هل حصلنا على وسيلة لمنع الحمل؟ - هل أشعر بأني قادر/ قادرة على تغيير رأيي وقول "لا" في أية لحظة، وهل اتفقنا على هذا الاحتمال؟ إذا أجبت بـ "نعم" على كل هذه الأسئلة، قد يعني هذا أن يكون الوقت قد يكون مناسبًا، ولكن إذا أجبت بـ "نعم" على أي من الأسئلة التالية، فقد يكون الجواب "لا، لست جاهزا بعد": - هل أشعر بأي تحت تأثير وضغط من قبل أي شخص سواء أكان هذا الشخص هو شريكي أو أحد أصدقائي؟ - هل يمكن أن أندم على لك فيما بعد؟ - هل أفكر في ممارسة الجنس فقط لأبهر أصدقائي أو لكي أكون مثلهم؟ - هل أفكر في ممارسة الجنس فقط لكي أحافظ على شريكي؟ وتقول قالت إيزابيل إنمن من جمعية "بروك" الخيرية للصحة الجنسية: "نعتقد بشدة أن سن ومرحلة التربية الجنسية يجب أن تبدأ في وقت مبكر من أجل تمكين الشباب على اتخاذ قرارات إيجابية تناسبهم".
https://www.bbc.com/amharic/news-57340386
https://www.bbc.com/arabic/world-57279994
የታንዛንያ ሴት ምክር ቤት አባላት ይፋዊ የሆነ ይቅርታም ያስፈልጋል እያሉ ነው። አንድ የፓርላማው አባል በያዝነው ሳምንት ማክሰኞ ሴቶች በአለባበሳቸው ምክንያት ፓርላማውን እየዘለፉት ነው ሲሉ ወቅሰው ነበር። በዚህም አላበቁም "አፈ ጉባኤ ለምሳሌ ያህል ቢጫ ሸሚዝ ያደረገችውን እህቴን ሱሪዋን ይመልከቱት" በማለት ሁሴን አማር የተባሉት የምክር ቤት አባል በቁጣ ተናገሩ። ይህንንም ተከትሎ የፓርላማው አፈ ጉባኤ ኮንደስተር ሲችዋሌ የተባሉትን የፓርላማ አባል እንዲወጡ ነገሯቸው። "ቤትሽ ሂጂና በስርዓት ለብሰሽ መጥተሽ ትሰበሰቢያለሽ" በማለት አፈጉባኤ ጆብ ንዱጋይ ተናገሩ። አፈጉባኤው አክለውም በሴቶች የፓርላማ አባላት አለባበስ ላይ ወቀሳ ሲቀበሉ ይህ የመጀመሪያቸው እንዳልሆነና "ያልተገባ ልብስ የለበሱ" የፓርላማ አባላት መግባት እንዲከለከሉም ለምክር ቤቱ ህግ አስከባሪ ትዕዛዝ አስተላልፈዋል። ሴት የፓርላማ አባሏን "አለባበሷ ያልተገባ ነው" ያሉት ሁሴን ምን እንደሆነ ዝርዝር ባይናገሩም የምክር ቤቱን የአለባበስ መመሪያ ጠቅሰዋል። በመመሪያው መሰረት ሴቶች ሱሪ እንዲለብሱ ቢፈቅድም ጠበቅ ያለ መሆን የለበትም በማለት ሁሴን ተከራክረዋል። ቢቢሲ አስተያየታቸውንም ፈልጎ ቢጠይቅም ግለሰቡ ምላሽ ለመስጠት ፈቃደኛ አልሆኑም። ጃኩሊን ንጎንያኒና ስቴላ ማንያንያ በሚባሉ የሴት የምክር ቤት አባላት የሚመራ ቡድንም የተቋቋመ ሲሆን የፓርላማው ውሳኔ ትክክልም አይደለም ሲሉ ተቃውመውታል። የኮንደስተር ሲችዋሌ አለባበስ ምንም ስህተት የለውም ሲሉም ፓርላማው ይቅርታ እንዲጠይቅ እየሞገቱ ነው። ይህ ሁኔታ በአለም ላይ ባሉ ማህበራዊ ሚዲያ ተጠቃሚዎች ዘንድ ከፍተኛ ውግዘትን እያስተናገደ ይገኛል። በርካታ ወንዶች የሴቶችን አለባበስ ለመቆጣጣር እንደሚፈልጉ ፍንትው ያለ ማሳያ ነው ብለዋል።
أُجبرت النائبة كوندستر سيشويل على مغادرة البرلمان بعد شكوى بشأن سروالها. وكان عضو في البرلمان قد قال إن لباس بعض الزميلات يجلب السخرية من البرلمان. وقال النائب حسين عمار في جلسة للبرلمان الثلاثاء : "السيد رئيس البرلمان، خذ على سبيل المثال أختي النائبة الجالسة على يميني بقميص أصفر. انظر، سيدي الرئيس، إلى البنطال الذي ترتدته،!". بعد ذلك، أمر رئيس الجمعية الوطنية، يوب ندوغاي، النائبة كوندستر سيشويل بالمغادرة، قائلا "اذهبي وارتدي ملابس ملائمة، وحينها يمكن ان تنضمي إلينا لاحقا". النائبة كوندستر سيشويل ترتدي قميصا أصفر اللون وأضاف ندوغاي أن هذه ليست الشكوى الأولى التي يتلقاها بشأن لفت طريقة لبس بعض النائبات للانتباه. وطلب من إدارة البرلمان منع دخول أي شخص يرتدي ملابس غير لائقة. مواضيع قد تهمك نهاية وفي حين أن النائب عمار لم يوضح ما هو الخطأ الذي وجده في ملابس النائبة سيشويل، فإنه اقتبس من القواعد البرلمانية التي تسمح للنساء بارتداء البنطال لكنها تنص على ألا تكون الملابس ضيقة. ولم يُتح النائب للرد على طلب بي بي سي التعليق. وتصر مجموعة بقيادة النائبتين جاكلين نغونياني وستيلا مانيانيا على أن هذه الخطوة كانت غير عادلة وأنه لم يكن هناك شيء خاطئ في ملابس النائبة سيشويل. وأثارت هذه الحادثة أيضا تعليقات على وسائل التواصل الاجتماعي من جميع أنحاء العالم، حيث قال البعض إنها كانت مثالا آخر على تنصيب الرجال أنفسهم أولياء على طريقة ارتداء النساء ملابسهن.
https://www.bbc.com/amharic/news-46068719
https://www.bbc.com/arabic/middleeast-46067973
አልጋ ወራሹ ከዋይት ሃውስ ጋር በቀጭኑ ሽቦ ይህን ውይይት ያደረጉት ኻሾግጂ መሞቱ ሳይታወቅ ጠፍቶ ሳለ ነበር ተብሏል። የአሜሪካዎቹ ጋዜጦች ዋሽንግተን ፖስት እና ኒው ዮርክ ታይምስ ያወጡትን ይህን ዘገባ የሳዑዲ አራቢያ መንግሥት ክዶታል። ሳዑዲ አረቢያዊው ጃማል ኻሾግጂ ከሃገሩ ተሰዶ አሜሪካ ውስጥ ይኖር የነበረ ሲሆን ልዑሉ ለውጥ እንዲያመጡ በስራው ይወተውት የነበረ ግለሰብ ነበር። • 'ጉደኛው ጋንግስተር' በልገር እሥር ቤት ውስጥ ተገደለ ሬሳው የት ይግባ የት ውሉ ያልታወቀው ኻሾግጂ ኢስታንቡል በሚገኘው የቱርክ ኤምባሲ ውስጥ በመገደሉ ዙሪያ ቱርክ፣ አሜሪካና እና ሳዑዲ አራቢያ ስምምነት ላይ ደርሰዋል። ሳዑዲ አረቢያ ንጉሱ እና ቤተሰባቸው በጋዜጠኛው ግድያ እጃቸው የለበትም ስትል ሙጥጥ አድርጋ ክዳለች፤ «እውነቱን ለማውጣት የማልቆፍረው የለም» በማለት። ባለፈው ሳምንት ልዑል ሞሐመድ «ወንጀሉ የሳዑዲዎች ልብ የሰበረ ነው» ብለው ማለታቸው አይዘነጋም። ከትራምፕ ልጅ ባል ጃሬድ ኩሽነር እና ከደህንነት አማካሪው ጆን ቦልተን ጋር በስልክ ያወሩት ልዑሉ «ኻሾግጂ የሙስሊም ወንድማማቾች አባል ነው» ማለታቸውን ዋሽንግተን ፖስት ዘግቧል። • ታንዛኒያ የተመሳሳይ ፆታ አፍቃሪዎችን አድና ልታስር ነው ልዑሉ ወደ አሜሪካ የደወሉት በፈረንጆቹ ጥቅምት 9 እንደሆነም ተነግሯል፤ ኻሾግጂ ከጠፋ አንድ ሳምንት በኋላ። ልዑሉ አጋጣሚውን ተጠቅመው አሜሪካ ከሳዑዲ ጋር ያላትን ወዳጅነት በጥብቅ እንድትይዝ አደራ ብለዋል ተብሏል። በጉዳዩ ዙሪያ ኦፊሴላዊ መግለጫ የሰጡት የኻሾግጂ ቤተሰቦች ጃማል የማንኛውም አክራሪ ቡድን አባል እንዳልነበር ገልፀዋል። «ጃማል ኻሾግጂ ምንም ዓይነት አደጋ ሊያመጣ የሚችል ሰው አልነበረም፤ እሱን አደገኛ ማለት እንደመሳለቅ ነው» ይላል የቤተሰቡ መግለጫ። • «ካሾግጂ ወዲያው ነበር የታነቀው» ቱርክ
خاشقجي كان معروفا بانتقاده لبعض السياسات في السعودية وبحسب ما ورد في التقارير، فإن الأمير محمد ذكر ذلك في مكالمة هاتفية مع مسؤولي البيت الأبيض بعد اختفاء خاشقجي وقبل أن تعترف السعودية بمقتله. لكن السعودية نفت صحة هذه التقارير التي نُشرت في صحيفتي "واشنطن بوست" و"نيويورك تايمز". ولم يعثر على جثة خاشقجي حتى الآن، لكن السلطات التركية والسعودية أكدت أنه قتل داخل قنصلية بلاده في إسطنبول في الثاني من أكتوبر/تشرين الأول. وتنفي السعودية تورط الأسرة المالكة في مقتله، وتقول إنها "مصممة على كشف كل الحقائق" في قضيته. وقال الأمير محمد بن سلمان، في أواخر الشهر الماضي، إن "الجريمة كانت مؤلمة لكل السعوديين". وكان خاشقجي يشارك بمقالات في صحيفة واشنطن بوست، واشتهر بانتقاده لبعض السياسات في السعودية. ماذا ورد في المكالمة الهاتفية؟ خلال المكالمة مع صهر الرئيس الأمريكي، جاريد كوشنر، ومستشار الأمن القومي في البيت الأبيض، جون بولتن، قال ولي العهد السعودي إن خاشقجي كان عضوا في جماعة الإخوان المسلمين، بحسب صحيفة واشنطن بوست. وذكرت التقارير أن المكالمة الهاتفية جرت في التاسع من أكتوبر/تشرين الأول، أي بعد أسبوع من اختفاء خاشقجي. وأضافت أن ولي العهد حثّ البيت الأبيض على الحفاظ على تحالفه مع المملكة العربية السعودية. المكالمة بين ولي العهد السعودي ومسؤولي البيض الأبيض جرت في التاسع من أكتوبر/تشرين الأول، بحسب تقارير وفي بيان أرسل إلى واشنطن بوست، نفت عائلة خاشقجي أن يكون الصحفي المقتول عضوا في جماعة الإخوان المسلمين، وقالت إنه نفى هذا بنفسه في مناسبات عدة في الأعوام الأخيرة الماضية. وأضاف البيان أن "جمال خاشقجي لم يكن شخصا خطيرا بأي حال. وادعاء خلاف ذلك أمر سخيف". ما الذي توصل إليه التحقيق حتى الآن؟ لا يوجد حتى الآن إجماع على الطريقة التي قتل بها خاشقجي. ودخل الصحفي القنصلية السعودية لاستخراج بعض المستندات الضرورية لزواجه من خطيبته التركية، خديجة جنكيز. خديجة جنكيز تطالب بتحقيق العدالة في قضية خاشقجي وفي يوم الأربعاء، قالت تركيا إنه خُنق فور دخوله إلى القنصلية، وقطّع جسده "وفقا لخطة وضعت مسبقا". وكانت وسائل إعلام تركية قد نقلت عن مصادر إن خاشقجي تعرض للتعذيب. وغيرت السعودية روايتها بشأن ما حدث لخاشقجي. فعندما اختفى الصحفي في البداية، قالت الرياض إن خاشقجي خرج من مبنى قنصليتها حيًّا، لكنها في وقت لاحق اعترفت بمقتله، وقالت إن جريمة قتله أعدت مسبقا. وألقت الرياض القبض على 18 مشتبها بهم، وقالت إنهم سيحاكمون في المملكة، بينما تريد تركيا تسليمهم إلى أنقرة. وابتعدت تركيا عن تحميل السلطات السعودية صراحة مسؤولية مقتل الصحفي جمال خاشقجي. وفي وقت سابق تحدث الرئيس التركي، رجب طيب أردوغان، هاتفيا مع العاهل السعودي الملك سلمان، واتفق الطرفان على المضي قدما في التعاون في التحقيق.
https://www.bbc.com/amharic/news-56192195
https://www.bbc.com/arabic/world-56178135
ይህም በአሜሪካ ፈቃድ የሚሰጠው ሦስተኛው የኮቪድ -19 ክትባት ለመሆን መንገዱን ከፍቶለታል፡፡ በቀናት ውስጥ ፈቃድ እንደሚያገኝ ይጠበቃል። ክትባቱ ከፋይዘር እና ከሞዴርና ክትባቶች አንጻር ወጭ ቆጣቢ አማራጭ ሲሆን በመደበኛው ማቀዝቀዣ መቀመጥ መቻሉም ተመራጭ ያደርገዋል፡፡ ጆንሰን እና ጆንሰን ከሙከራዎች የተገኙ ውጤቶች ባለፈው ወር ይፋ አድርጓል። የቤልጂየሙ ኩባንያ ጆንሰን ባወጣው መረጃው መሠረት ክትባቱ ከባድ በሽታ ላይ ውጤታማ መሆኑን አሳይቷል ብሏል፡፡ ጋና በኮቫክስ የክትባት መጋራት ተነሳሽነት የኮሮናቫይረስ ክትባቶችን በመቀበል የመጀመሪያዋ ሀገር ሆናለች ፡፡ የአሜሪካ የምግብ እና የመድኃኒት አስተዳደር (ኤፍዲኤ) የጆንሰን እና ጆንሰን ክትባት ምልክት ያላቸውንም ሆነ ከባድ ህመምን ለመቀነስ "የታወቁ ጥቅሞች አሉት" ሲል ይደመድማል፡፡ በአሜሪካ፣ በደቡብ አፍሪካ እና በብራዚል በተካሄዱ የክትባት ሙከራዎች ውጤታማነቱ "በተመሳሳይ ሁኔታ ከፍተኛ" ሆኖ ተገኝቷል። ነገር ግን በደቡብ አፍሪካ እና በብራዚል በተስፋፋው አዲሱ የቫይረስ ዝርያ ዓይነት ላይ ያለው ውጤታማነት አነስተኛ ነበር፡፡ ከከባድ በሽታ ለመከላከል ከ 85 በመቶ በላይ ውጤታማ መሆኑን መረጃዎች ያሳዩ ሲሆን በአጠቃላይ ውጤታማ የሆነው 66 በመቶ ብቻ ነው፡፡ ክትባቱን ከወሰዱ ተሳታፊዎች መካከል የሞቱ እና ከተከተቡ ከ 28 ቀናት በኋላ ሆስፒታል የገቡም የሉም፡፡ የባለሙያዎች ቡድን ኮሚቴ አርብ ተሰብስቦ ኤፍዲኤ ክትባቱን መፍቀድ አለበት በሚለው ሃሳብ ላይ ይመክራል፡፡ አንድ የኋይት ሃውስ ባለስልጣን ክትባቱ ከኤፍዲኤ የድንገተኛ ጊዜ ፈቃድ ማግኘት ከቻለ አስተዳደሩ በሚቀጥለው ሳምንት ቢያንስ ሶስት ሚሊዮን ክትባት ለማሰራጨት ማቀዱን ተናግረዋል፡፡ ኩባንያው በሰኔ ወር መጨረሻ ለአሜሪካ የ 100 ሚሊዮን ዶዝ (መጠን) ለማቅረብ በተስማማው መሠረት በመጋቢት መጨረሻ በ 20 ሚሊዮን ዶዝ ለማድረስ አቅዷል፡፡ የትኞቹ ሀገሮች የጆንሰን እና ጆንሰን ክትባትን አዘዙ?
ويمهد هذا السبيل أمام اللقاح ليصبح الثالث الذي تقر السلطات الأمريكية استخدامه في مواجهة مرض كوفيد-19، وهو ما قد يحدث في غضون أيام. وسيكون اللقاح بديلا فعالا من حيث التكلفة للقاحي فايزر وموديرنا، ويمكن تخزينه في الثلاجة العادية بدلا من المجمد. وأعلنت شركة جونسون أند جونسون عن نتائج التجارب على لقاحها الجديد الشهر الماضي. وقالت شركة يانسن البلجيكية، المملوكة لشركة الأدوية الأمريكية العملاقة، إن بياناتها تُظهر أن المنتج فعال للغاية في مواجهة الحالات الشديدة من المرض. مواضيع قد تهمك نهاية يأتي ذلك في الوقت الذي أصبحت غانا أول دولة تتلقى لقاحات فيروس كورونا من خلال مبادرة "كوفاكس" الهادفة إلى توزيع عادل للقاحات في شتى أنحاء العالم. ونشرت إدارة الغذاء والدواء الأمريكية وثيقة إحاطة تشمل تفاصيل إضافية للبيانات التي قدمتها يانسن إلى هيئة الرقابة الصحية. وخلصت المراجعة، التي أجرتها إدارة الغذاء والدواء، أن لقاح جونسون أند جونسون حقق "فوائد معروفة" في الحد من الأعراض المرضية الشديدة. وتشير نتائج تجارب أجريت في الولايات المتحدة وجنوب أفريقيا والبرازيل إلى أن فعالية اللقاح في مواجهة أسوأ الحالات الناتجة عن الإصابة بالفيروس كانت "عالية على نحو مماثل"، لكن الحماية العامة التي يوفرها كانت أقل في جنوب أفريقيا والبرازيل، حيث أصبحت طفرات الفيروس هي السائدة. وأظهرت بيانات أن اللقاح كان فعالا بأكثر من 85 في المئة في الوقاية من حالات الإصابة الخطيرة، لكنه كان فعالا بشكل عام بنسبة 66 في المئة فقط، عند تضمين الحالات المتوسطة، وعند النظر في الحالات بعد 28 يوما على الأقل من التطعيم. والجدير بالذكر أنه لم تكن هناك حالات وفاة بين المشاركين في التجارب، كما أنهم لم يحتاجوا لدخول المستشفى بعد 28 يوما من الحصول على اللقاح. وستجتمع لجنة خارجية من الخبراء يوم الجمعة للتوصية بما إذا كان يجب على إدارة الغذاء والدواء الأمريكية إقرار استخدام اللقاح، وهو ما يُرجح أن يساهم في زيادة مرتقبة في اللقاحات المتوفرة في الولايات المتحدة. وقال مسؤول في البيت الأبيض إن الإدارة تتوقع توزيع ما لا يقل عن ثلاثة ملايين جرعة من لقاح جونسون أند جونسون الأسبوع المقبل، في حالة حصوله على تصريح طارئ من إدارة الغذاء والدواء. وتقول الشركة إنها تخطط لتقديم 20 مليون جرعة إجمالا بحلول أواخر مارس/ آذار، تماشيا مع اتفاق لتزويد الولايات المتحدة بحوالي 100 مليون جرعة بنهاية يونيو/ حزيران.
https://www.bbc.com/amharic/news-54668867
https://www.bbc.com/arabic/middleeast-54643555
ሱዳን ከሶስት አስርት አመታት በላይ የገዙዋት ፕሬዚዳንት ኦማር አልበሽር ከስልጣን መወገድ ተከትሎ የአሜሪካና የሱዳን ግንኙነት መሻሻሉም እየተናገረ ነው። ሱዳን ከእስራኤል ጋር ያላትን ግንኙነት ለማሻሻል ደፋ ቀና ስትል የነበረው ከአሜሪካ አሸባሪነትን ከሚደግፉ አገራት ዝርዝር ውስጥ እንድትሰርዛት ለማድረግ እንደሆነ በርካቶች ሲገልጹ ቆይተው ነበር። እአአ 1948 ላይ እስራኤል እንደ አገር እራሷን ካወጀች ወዲህ ሱዳን ከአገሪቱ ጋር ያላትን ግንኙነት ወስና ነበር። ከሰሞኑ ደግሞ የተባበሩት አረብ ኢምሬትስ እና ባህሬንም ከእስራኤል ጋር ያላቸውን ግንኙነት በተመለከተ ስምምነት ላይ መድረሳቸው የሚታወስ ነው። በተመሳሳይ እስራኤልና ባህሬን ግንኙነታቸውን ሙሉ በሙሉ ለማሻሻል ስምምነት ላይ መድረሳቸውን ይፋ ያደረጉት የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ነበሩ። በወቅቱ "ሁለተኛዋ የአረብ አገር ከእስራኤል አገር የሰላም ስምምነት ላይ ትደርሳለች።" ሲሉ ትዊተር ገፋቸው ላይ አስፍረው ነበር። ለበርካታ አስርታት በርካታ የአረብ አገራት እስራኤልን የፍልስጥኤም ጉዳይ ከተፈታ በኋላ ግንኙነታቸውን እንደሚቀጥሉ በመግለጽ አግልለው ነበር። ነገር ግን ባለፈው ወር የተባበሩት አረብ ኤሜሬትስ ከእስራኤል ጋር ያላትን ግንኙነት ለማሻሻል ስምንት ላይ ደርሳለች። በእስራኤል እና በተባበሩት አረብ ኤምሬትስ መካከል ያለው ግንኙነት የተለሳለሰው በአሜሪካ አሸማግይነት ሲሆን፤ ነሐሴ 13 ነበር ወዳጅነታቸውን ይፋ ያደረጉት። በአብዛኛው የዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ ዘንድ ይህ ዜና በመልካም ቢወሰድም፤ ፍልስጥኤም ግን ተቃውሞዋን ገልጻለች። በተለይም የአረብ ኤምሬትስ ለፍልስጥኤም እውቅና ካልሰጠችው እስራኤል ጋር ግንኙነት መፍጠራቸው፤ ፍልስጥኤምን መክዳት ነው ተብሏል። የእስራኤሉ ጠቅላይ ሚንስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ፤ ከተባበሩት አረብ ኤምሬትስ ጋር ዳግመኛ መወዳጀታቸውን አስታከው በወረራ የተያዘውን ዌስት ባንክ በግዳጅ የእስራኤል ይዞታ የማድረግ እቅዳቸውን ለማዘግየት ተስማምተዋል። ጆርዳን ደግሞ በአውሮፓውያኑ 1994 ከእስራኤል ጋር የሰላም ስምምነት የፈረመች ሲሆን ግብጽ ደግሞ 1979 ላይ ከስምምነት መድረሷ የሚታወስ ነው። ፕሬዝደንት ትራምፕ ሱዳንን አሸባሪነትን ከሚደግፉ አገራት ዝርዝር ውስጥ ካስወጡ በኋላ ጋዜጠኞች ወደ ዋይት ሀውስ ክቡ ክፍል እንዲገቡ ከተደረገ በኋላ ፕሬዝዳንቱ በስልክ ከሱዳን እና እስራኤል መሪዎች ጋር አውርተዋል። የፕሬዝዳንቱ ረዳት ጁድ ዴር በሁለቱ አገራት መካከል ስምምነት መፍጠር በመካካለኛው ምስራቅ ሰላምን ለማጠናከርና ቀጠናውን ለማረጋጋት ትልቅ ቦታ እንደሚኖረው ገልጸዋል። የሱዳኑ ጠቅላይ ሚኒስትር አብደላ ሀምዶክ አገራቸው አሸባሪነትን ከሚደግፉ አገራት ዝርዝር ውስጥ መሰረዟን በማስመለከት ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕን አመስግነዋል። በስልክ በነበራቸው ቆይታ የእስራኤሉም ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ '' የሰላምን ግዛት እያሰፋን በመሆኑ ደስተኞች ነን፤ ለዚህ ስኬት ለነበሮት ውጤታማ አመራርም ምስጋና ይገባዎታል'' ብለዋል። ዶናልድ ትራምፕ ደግሞ ''ገና ከዚህ በኋላም በርካታ ስምምነቶች ይመጣሉ'' ሲሉ ተደምጠዋል። ነገር ግን የፍልስጤም ነጻ አውጭ ድርጅት ከፍተኛ ኃላፊው ዋሴል አቡ የዑሱፍ እስራኤል ከሱዳን ጋር የደረሰችው ስምምነት ፍልስጤማውያንን በጀርባ በኩል በስለት እንደመውጋት ነው ብለዋል።
رفع السودان من قائمة الإرهاب: هل الخطوة متوقفة على التطبيع مع إسرائيل؟ ورفع ترامب اسم السودان من القائمة الأمريكية للدول الراعية للإرهاب، الأمر الذي أدى إلى رفع الحظر عن المساعدات الاقتصادية والاستثمار له. وأدانت الفصائل الفلسطينية هذا الإعلان، واعتبرت حركة فتح أنه "سيعطي إسرائيل قوة للاستقواء على الشعب الفلسطيني وقيادته، وتستغله لتسريع تهويد القدس والأقصى المبارك، وسوف تعتبره دعما لمواقفها العدوانية". كما أدانت إيران الصفقة ووصفتها بأنها "زائفة"، وتم التوصل إليها مقابل "دفع فدية". وعند إعلانه عن الصفقة، قال ترامب إن "خمس دول عربية أخرى على الأقل تريد إقامة اتفاق سلام مع إسرائيل". مواضيع قد تهمك نهاية يأتي هذا الإعلان بعد أسابيع من توقيع كل من الإمارات والبحرين على اتفاقات تطبيع العلاقات مع إسرائيل. وبذلك أصبحت الدولتان الخليجيتان أول دولتين في الشرق الأوسط تعترفان بإسرائيل منذ 26 عاما. وكانت مصر قد وقعت اتفاق سلام مع إسرائيل في عام 1979، تلتها الأردن في عام 1994، ثم موريتانيا في عام 2009 لكنها عادت وقطعت العلاقات بعد 10 سنوات. ردود فعل ندد الفلسطينيون بالعدد المتزايد من الدول العربية، التي أقامت علاقات رسمية مع إسرائيل، واعتبروا ذلك خيانة لقضيتهم. وقال المتحدث الرسمي باسم حركة فتح، أسامة القواسمي، تعليقا على الخطوة السودانية، إن "شعبنا الفلسطيني وقيادته سوف يتصدون للمؤامرة، الهادفة للالتفاف على حقوق شعبنا وتصفية قضيته العادلة، مؤكدا أن السلام والأمن يبدآن من فلسطين وينتهيان فيها". كما أدانت حركة حماس، والجهاد الإسلامي، وحزب الشعب الفلسطيني، والجبهة الشعبية لتحرير فلسطين إقامة السودان علاقات مع إسرائيل. وقالت حركة حماس في بيان لها: "نعبر عن إدانتنا وغضبنا واشمئزازنا، من هذا التطبيع المشين والمهين، الذي لا يليق بالسودان شعبا وتاريخا". تاريخيا، ربطت الدول العربية محادثات السلام مع إسرائيل بانسحابها من الأراضي، التي احتلتها في حرب 1967، وإقامة دولة فلسطينية عاصمتها القدس الشرقية. كما أدانت إيران الاتفاق بين السودان وإسرائيل، ووصفت وزارة الخارجية الإيرانية، السبت، ذلك الاتفاق بأنه "زائف" وتم التوصل إليه مقابل "دفع فدية". وقالت الوزارة عبر موقع تويتر: "ادفعوا ما يكفي من الفدية، اغمضوا أعينكم عن الجرائم بحق الفلسطينيين، سيتم حذفكم مما يسمى القائمة السوداء للإرهاب". وأضافت: "من الواضح أن تلك القائمة زائفة تماما، مثل الحرب الأمريكية على الإرهاب. يا للعار". كيف تم الإعلان عن هذه الخطوة؟ بعد وقت قصير من تحرك ترامب رسميا لإزالة السودان من القائمة الأمريكية للدول الراعية للإرهاب، نُقل الصحفيون إلى المكتب البيضاوي في واشنطن حيث كان الرئيس يتحدث هاتفيا مع القادة السودانيين والإسرائيليين. وقال رئيس الوزراء الإسرائيلي بنيامين نتنياهو إن الاتفاق يمثل "اختراقا دراماتيكيا للسلام" وبداية "حقبة جديدة". وأضاف أن الوفدين الإسرائيلي والسوداني سيلتقيان لبحث التعاون التجاري والزراعي. نُقل الصحفيون إلى المكتب البيضاوي في واشنطن حيث كان الرئيس يتحدث هاتفيا مع القادة السودانيين والإسرائيليين وشكر رئيس الوزراء السوداني عبد الله حمدوك ترامب على رفعه اسم بلاده من قائمة الإرهاب الأمريكية وقال إن الحكومة السودانية تعمل "على إقامة علاقات دولية تخدم شعبنا على أفضل وجه". وقال ترامب في تصريحه إنه يتوقع أن تطبع السعودية العلاقات مع إسرائيل. وقال المساعد الخاص لترامب، جاد دير ،إن اتفاق السودان يمثل "خطوة رئيسية أخرى نحو بناء السلام في الشرق الأوسط مع انضمام دولة أخرى إلى اتفاقات أبراهام" ، وهو المصطلح المستخدم للدلالة على الصفقات الموقعة مع الإمارات والبحرين. لكن المسؤول في منظمة التحرير الفلسطينية، واصل أبو يوسف، قال إن الاتفاق مع السودان "طعنة جديدة في الظهر" للفلسطينيين. وقالت حركة حماس إن الاتفاق "خطيئة سياسية". في غضون ذلك، قالت إسرائيل إنها لن تعارض مبيعات الولايات المتحدة من المعدات العسكرية عالية الجودة للإمارات. ووافقت الولايات المتحدة على النظر في السماح للإمارات بشراء طائرات مقاتلة من طراز F-35 بعد تطبيع علاقاتها مع إسرائيل. وقالت إسرائيل إنها بحاجة إلى الحفاظ على ميزة التقدم العسكري على الدول الأخرى في الشرق الأوسط. لكنها قالت في وقت سابق من هذا الأسبوع إن الولايات المتحدة وافقت على تحديث القدرات العسكرية الإسرائيلية. كيف وصلنا إلى هذا الاتفاق؟ كانت السودان عدوة لإسرائيل منذ تأسيسها عام 1948. ومن المعروف أن السودان استضافت مؤتمر "اللاءات" الثلاثة الشهير المناهض للتطبيع مع إسرائيل عام 1967، عندما أقسمت جامعة الدول العربية، في اجتماعها في العاصمة الخرطوم، بأن "لا سلام مع إسرائيل، لا اعتراف بإسرائيل، لا مفاوضات معها". وخاضت السودان حربا ضد إسرائيل عامي 1948 و 1967 ووفرت ملاذا لجماعات حرب العصابات الفلسطينية ويشتبه في أنها أرسلت أسلحة إيرانية لمسلحين فلسطينيين في غزة قبل عدة سنوات مما أدى إلى شن غارات جوية إسرائيلية مزعومة ضدها. ومع الإطاحة بالرئيس السوداني عمر البشير، العام الماضي، واستبداله بمجلس عسكري مدني انتقالي. تغيرت الديناميكيات السياسية في السودان. وقد دعم جنرالات السودان، المسيطرون الحقيقيون على السلطة، إقامة علاقات مع إسرائيل كوسيلة للمساعدة في رفع العقوبات الأمريكية عن السودان وفتح الباب أمام المساعدات الاقتصادية التي تعتبر السودان في أمس الحاجة إليها. وكان ترامب قد قال مطلع هذا الأسبوع، إن السودان سيُحذف من القائمة الأمريكية للدول الراعية للإرهاب بمجرد أن تتلقى الولايات المتحدة 335 مليون دولار كتعويض عن الهجمات التي تعرضت لها السفارات الأمريكية في أفريقيا. ونفذ تنظيم القاعدة هجمات في كينيا وتنزانيا عام 1998 عندما كان زعيم التنظيم أسامة بن لادن يعيش في السودان.
https://www.bbc.com/amharic/news-52833584
https://www.bbc.com/arabic/world-52835001
ጆርጅ ፍሎይድ ሟች የ46 ዓመት ጎልማሳ ጥቁር አሜሪካዊ ጆርጅ ፍሎይድ ሲሆን በሐሰተኛ የገንዘብ ኖት ጥርጣሬ ፖሊስ በቁጥጥር ሥር ሊያውለው እንደመጣ ተጠቅሷል። ለአስር ደቂቃ በሚዘልቀው ተንቀሳቃሽ ምስል ላይ፣ ነጭ ፖሊስ የዚህን ጥቁር አሜሪካዊ አንገት በጉልበቱ ተጭኖት እያለ በጉልህ የሚታይ ሲሆን ተጠርጣሪው በበኩሉ ‹‹መተንፈስ አልቻልኩም እባክህን አትግደለኝ›› እያለ ሲማጸነው ይሰማል፡፡ በዛኑ ቀን ደግሞ አንዲት ነጭ ሴት ኒው ዮርክ በሚገኝ ፓርክ አንድ ጥቁር አሜሪካዊ ለምን ውሻሽን አታስሪውም አለኝ በማለት ለፖሊስ ደውላ ነበር። "አንድ ጥቁር ሰው እኔ እና ውሻዬ ላይ ጥቃት ለመሰንዘር እየዛተ ነው ድረሱልኝ" በማለት ለፖሊስ ደውላለች። ጉዳዩ ሲጣራ ግን ሴትዮዋ የፓርኩን ህግ በመተላለፍ ውሻዋን በመልቀቋ ነበር ጥቁር አሜሪካዊው ውሻሽን እሰሪው ያላት። አሜሪካ ውስጥ በጎርጎሳውያኑ 2019 ብቻ ከ1 ሺ በላይ ሰዎች በፖሊስ ተተኩሶባቸው ሕይታቸው አልፏል። የጆርጅ ፍሎይድ ሞት በአሜሪካ ላለው አስፈሪ የፖሊስ ጭካኔ ማሳያ ነው ተብሏል። ዋሽንግተን ፖስት ጋዜጣ ይዞት በወጣው መረጃ መሰረት በ2019፣ 1014 ሰዎች በፖሊስ ተተኩሶባቸው የሞቱ ሲሆን ከነዚህ መካከል ሁሉም ለማለት በሚያስደፍር መልኩ ጥቁር አሜሪካውያን ናቸው። አንድ ግብረ ሰናይ ድርጅት በሰራው ጥናት መሰረት ደግሞ ጥቁር አሜሪካውያን ከነጭ አሜሪካውያን ጋር ሲነጻጸር በፖሊስ የመገደል እድላቸው በሶስት እጥፍ ከፍ ያለ ነው። የፖሊስ ጭካኔ እንደ ‘ብላክላይቭስማተር’ የመሳሰሉ እንቅስቃሴዎች እንዲጀመሩ አድርጓል። ታዋቂዋ ዘፋኝ ቢዮንሴ እና ታዋቂው የቅርጫት ኳስ ተጫዋች ሌብሮን ጄምስ ይህንን እንቅስቃሴ በይፋ ደግፈዋል። እስካሁን ድረስ በአሜሪካ ከፍተኛ ቁጣን የቀሰቀሱ ተመሳሳይ የፖሊስ ጭካኔዎችን እንመልከት። ትሬይቮን ማርቲን፡ የካቲት 2012 የ 17 ዓመቱ ትሬይቮን ማርቲን የሁለተኛ ደረጃ ተማሪ ነበር። ሳንፎርድ ፍሎሪዳ ውስጥ ነበር ጆርጅ ዚምርማን በተባለ የጥበቃ አባል ተተኩሶበት ሕይወቱ ያለፈችው። ማርቲን ዘመዶቹን ለመጠየቅ ጥበቃ ወደሚደረግለት አንድ መንደር ያቀናል፤ በዚህም ወቅት ነበር የስፓኒሽ ዘር ያለው ፈቃደኛ የአካባቢው ጠባቂ ጋር የተገናኘው። በወቅቱ ጆርጅ ዚመርማን በፍርድ ቤት ጥፋተኛ አይደለም ተባለ። ምንም እንኳን በአሜሪካ ሕግ መሰረት ጠባቂው የ 17 ዓመቱን ታዳጊ ራሴን ለመከላከል ነው በማለት መግደሉን እንደ ወንጀል ባያየውም የማርቲን ቤተሰቦችና ጓደኞቹ ግን የግድያ ወንጀል ነው የተፈጸመው ብለዋል። በዚህም ምክንያት ነበር ‘ብላክላይቭስማተር’ የሚባለው ማህበራዊ እንቅስቃሴ የተጀመረው። ኤሪክ ጋርነር፡ ሰኔ 2014 ኤሪክ ጋርነር በወቅቱ ትንባሆ በሕገ ወጥ መንገድ በመሸጥ ተጠርጥሮ ነበር በፖሊስ የተያዘው። ኤሪክ በፖሊስ አንገቱ ተቆልፎ ‹‹እባካችሁ መተንፈስ አልቻኩም›› እያለ በተመሳሳይ ሁኔታ ነበር የሞተው፡፡ ለኤሪክ ሞት ተጠያቂ የነበረው ነጭ የፖሊስ አባል ዳንኤል ፓንታልዮ ከሥራው የተባረረው ከክስተቱ አምስት ዓመታትን ቆይቶ መሆኑ ቁጣን ቀስቅሶ ቆይቷል፡፡ ማይክል ብራውን፡ ነሀሴ 2014 የ 18 ዓመቱ ማይክል ብራውን ዳረን ዊልስን በተባለ ፖሊስ አባል ተተኩሶበት መሞቱን ተከትሎ ደግሞ ‘ብላክላይቭስማተር’ የሚባለው እንቅስቃሴ ከአሜሪካ አልፎ ዓለማቀፍ ተቀባይነትን እንዲያገኝ አድርጓል። ሚሱሪ ፈርጉሰን ውስጥ በተፈጠረው ይህ ክስተት ምክንያት ከባድ አመጽ ተነስቶ የነበረ ሲሆን አንድ ሰው ሕይወቱ ሲያልፍ ሌሎች በርካታ ሰዎች ደግሞ ጉዳት ደርሶባቸዋል። በመቶዎች የሚቆጠሩም በፖሊስ ቁጥጥር ስር ውለው ነበር። ዋልተር ስኮት፡ ሚያዝያ 2015 ዋልተር ስኮት የ 50 ዓመት ጎልማሳ ሲሆን በሳውዝ ካሮላይና ከፖሊስ ለማምለጥ ሲሞክር ሶስት ጊዜ በጥይት ተመትቶ ነው ሕይወቱ ያለፈችው። የፖሊስ አባሉ ዋልተር ስኮትን ለማስቆም የሞከረው የመኪናው ፍሬቻ መብራት በመሰበሩ ነበር። በወቅቱ ዋልተር ለልጁ የሚቆርጠውን ወርሀዊ ድጋፍ ባለመክፈሉ በፖሊስ ይፈለግም ነበር። • በምዕራብ ወለጋ የአራት ልጆች እናት የሆኑትን ግለሰብ ማን ገደላቸው? ስላገር የተባለው የፖሊስ አባል ዋልተር ስኮትን በመግደል ወንጀል ተከሶ 2017 ላይ የ 20 ዓመት እስር ተፈርዶበታል። የዋልተር ቤተሰቦችም የ 6.5 ሚሊየን ዶላር ካሳ ተከፍሏቸዋል። ፍሬዲ ግሬይ፡ ሚያዝያ 2015 ዋልተር ስኮት በፖሊስ ተተኩሶበት ከሞተ ሳምንት እንኳን ሳይሞላው ባልቲሞር ሜሪላንድ ውስጥ ደግሞ ሌላ ቁጣን የቀሰቀሰ የፖሊስ ጭካኔ ተመዝግቧል። ፍሬዲ ግሬይ የ 25 ዓመት ወጣት ሲሆን በኪሱ ውስጥ የስለት መሳሪያ ይዞ በመገኘቱ ነበር በፖሊስ ቁጥጥር ስር የዋለው። በቦታው የነበረ የአይን እማኝ በቀረጸው ተንቀሳቃሽ ምስል ላይ ፍሬዲ እየጮኸ ፖሊሶች ተሸክመው መኪናቸው ውስጥ ሲያስገቡት ይታያል። ከጥቂት ሰአታት በኋላ ፍሬዲ የአከርካሪ አጥንት ችግር አጋጥሞታል ተብሎ ሆስፒታል ገባ። ከሳምንት በኋላ ግን ሕይወቱ አለፈች። ይህ ተከትሎ በተቀሰቀሰ ቁጣም ዜጎች ከፖሊስ ጋር ተጋጭተው 20 ፖሊሶች ጉዳት ደርሶባቸው ነበር። ከፍሬዲ ሞት ጋር ግንኙነት ነበራቸው የተባሉ ስድስቱ የፖሊስ አባለት ግን ጥፋተኛ አይደሉም ተብለው በነጻ ተሰናብተዋል። ፊላንዶ ካስቲል፡ ነሀሴ 2016 ፊላንዶ ካስቲል ሚኒሶታ ውስጥ ጀሮሚኖ ኣኔዝ በሚባል የፖሊስ አባል ነው ተተኩሶበት ህይወቱ ያለፈችው። በወቅቱ የተፈጠረውን ነገር የፊላንዶ የፍቅር ጓደኛ በስልኳ አማካይነት በቀጥታ አስተላልፋው ነበር። ምንም እንኳን የፖሊስ አባሉ ፍርድ ቤት ቢቀርብም አንድ ዓመት ከፈጀ የፍርድ ሂደት በኋላ በነጻ ተሰናብቷል። • ቦታም ጂን፡ መስከረም 2018 የ 26 ዓመቱ ቦታም ጂን፣ አምበር ጋይገር በምትባል የፖሊስ አባል ነበር በመኖሪያ ቤቱ ውስጥ ተተኩሶበት ህይወቱ ያለፈችው። በወቅቱ የፖሊስ አባሏ ቤቷ የገባች መስሏት በሂሳብ ስራ የሚተዳደረው ቦታም ጂን ቤት በስህተት ትገባለች። ልክ ስመለከተው ቤቴን ሊዘርፍ የገባ መስሎኝ ተኮስኩበት ብላለች። ከአንድ ዓመት በኋላም አምበር በወንጀሉ ጥፋተኛ በመባሏ የ 10 ዓመት እስር ተፈርዶባታል። • 119 ቤተ እስራኤላውያን ከኢትዮጵያ ወደ እስራኤል አቀኑ • አትላንታ ጄፈርሰን፡ ጥቅምት 2019 የ28 ዓመቷ አትላንታ፣ የህክምና ተማሪ የነበረች ሲሆን ዳላስ ውስጥ በመኝታ ክፍሏ ሳለች ነበር አሮን ዲን በተባለ የፖሊስ አባል የተደገለቸው። የፖሊስ አባሉ ከጎረቤት የአትላንታ የሳሎን በር ክፍት ነው የሚል ጥቆማ ደርሶት ነበር የመጣው። በመቀጠልም በመኝታ ቤቷ መስኮት በኩል ተኩሶ ገድሏታል። በግድያ ወንጀል ክስ ቢቀርብትም እስካሁን ድረስ ፍርድ ቤት አልቀረበም። • ብሪዮና ታይለር፡ መጋቢት 2020 የ 26 ዓመቷ ብሪዮና ታይለር የድንገተኛ ህክምና ባለሙያ ነበረች። ኬንታኪ ውስጥ ፖሊሶች ወደ መኖሪያ ቤቷ ሲገቡ በተፈጠረ ጭቅጭቅ ወቅት ስምንት ጊዜ በጥይት ተመትታ ነው ህይወቷ ያለፈው። ፖሊሶቹ በወቅቱ ዕጽ በቤቷ አለ በማለት ነበር የሄዱት። ነገር ግን በብሪዮና ቤት ውስጥ ምንም አይነት ዕጽ አልተገኘም ነበር። ፖሊስ በበኩሉ አንድ የፖሊስ አባል በጥይት በመመታቱ ነው ተኩስ የተከፈተው ብሏል።
ردد جورج فلويد أكثر من مرة أنّه غير قادر على التنفّس وقد توفي جورج فلويد (46 عاماً)، مساء 25 مايو/أيار الحالي، في مدينة مينابوليس، أكبر مدن ولاية مينيسوتا الأمريكية. وكان فلويد يعمل حارساً في أحد مطاعم المدينة، وأوقفه عناصر الشرطة خلال بحثهم عم مشتبه به في عملية تزوير. وأظهر شريط مصوّر مدته عشر دقائق، شرطياً أبيض، يثبت فلويد أرضاً، ضاغطاً بإحدى ركبتيه على عنقه، فيما كان فلويد يردّد "لا أستطيع أن أتنفّس". وقعت الحادثة في اليوم ذاته لانتشار فيديو يظهر امرأة بيضاء في نيويورك، تستدعي الشرطة للقبض على رجل أسود، بعد خلاف حول كلبها. مواضيع قد تهمك نهاية صور تظهر شرطياً يثبت جورج فلويد على الأرض بركبته وتظهر بيانات نشرتها صحيفة "واشنطن بوست"، أنّ 1014 شخصاً أسودا، قتلوا على يد الشرطة في عام 2019. وتبيّن عدّة دراسات أن الأمريكيين السود، أكثر عرضة لأن يقعوا ضحايا للشرطة مقارنة بالأعراق الأخرى. وأعلنت منظّمة Mapping Police Violence غير الحكومية، في دراسة أجرتها، أنّ السود يقتلون على يد الشرطة، أكثر بثلاث مرات من البيض. وحفّزت وحشية الشرطة ردود فعل مثل حراك "حياة السود مهمّة #BlackLivesMatter" الذي انطلق عام 2013، وقد لقي دعماً علنياً من بعض المشاهير، من بينهم المغنية بيونسيه، ونجم كرة السلة ليبرون جايمس. ونستعيد هنا أسماء بعض الضحايا الذين أشعلت وفاتهم احتجاجات شعبية ضد وحشية الشرطة. ترايفون مارتن - 26 فبراير/شباط 2012 قتل تلميذ الثانوية الأسود ترايفون مارتن (17 عاماً)، برصاص جورج زيمرمان في سانفورد، فلوريدا. وكان الشاب في زيارة لأقاربه في حيّ سكني مسوّر، حين واجهه زيمرمان، وهو متطوّع لحراسة الحي، من أصول لاتينية. وقال زيمرمان إنّه أطلق النار على ترايفون "دفاعاً عن النفس"، وفي عام 2013، رأت هيئة محلفين إنّه غير مذنب. لكن أهل المراهق وأصدقاءه أصرّوا أنّ الحادثة كانت جريمة قتل. وكانت تلك الواقعة مفصليةً في إشعال فتيل حراك "حياة السود مهمّة" الاجتماعي. إريك غارنر - 17 يوليو/ تموز 2014 توفي غارنر (44 عاماً) مختنقاً في نيويورك، بعد اعتقاله للاشتباه ببيعه السجائر غير الخاضعة للضريبة. وفي اللقطات المصوّرة التي أخذت للحادث، يكرّر غارنر الاستغاثة قائلاً "لا أستطيع أن أتنفس"، فيما واصل الشرطي الأبيض دانيال بانتاليو لفّ ذراعه حول عنقه. ورفضت هيئة محلفين كبرى في الولاية توجيه اتهامات جنائية ضد بانتاليو، مما أشعل احتجاجات في مدن أمريكية عدّة. وطرد بانتاليو من شرطة نيويورك بعد خمس سنوات من الحادثة. مايكل براون - 9 أغسطس/ آب 2014 اكتسبت حركة "حياة السود مهمّة" سمعة أكبر على المستوى الدولي، بعد مقتل مايكل براون (18 عاماً) بالرصاص، بعد مشادة مع ضابط الشرطة الأبيض دارين ويلسون. ووقع الحادث في مدينة فيرغسون بولاية ميسوري، حيث فجّر احتجاجات عنيفة، أدت إلى وفاة شخص، وجرح كثر، إلى جانب اعتقال المئات. كما تجدّدت الاحتجاجات في وقت لاحق من ذلك العام، حين رفضت هيئة محلفين توجيه تهم جنائية لويلسون الذي استقال من الشرطة. والتر سكوت، 4 أبريل/ نيسان 2015 تلقى والتر سكوت (50 عاماً)، ثلاث طلقات في الظهر، أثناء فراره من الشرطي مايكل سلاغر، في مدينة نورث تشارلستون، بولاية كارولينا الجنوبية. و قد أوقف سلاغر سيارة سكوت لأن ضوء فرامل سيارته كان مكسوراً، وكانت قد صدرت بحقّه مذكرة اعتقال لتأخره بدفع نفقة إعالة طفله. وحُكم على سلاغر بالسجن 20 عاماً في عام 2017، بينما حصلت عائلة سكوت على تسوية قدرها 6.5 مليون دولار من سلطات نورث تشارلستون. فريدي غراي - 12 أبريل/نيسان 2015 لم يكن قد مضى أسبوع على مقتل والتر سكوت، حين شهدت مدينة بالتيمور في ماريلاند، قضية أخرى مثيرة للجدل. فقد اعتقل فريدي غراي (25 عاماً) لحمله سلاحاً بعد عثور شرطي على سكين في جيبه. ويظهر فيديو صوّره أحد الشهود على الحادثة، صراخ غراي، خلال حمله إلى سيارة الشرطة. وأدخل غراي بعد ساعات إلى المستشفى، حيث شخص بإصابة خطيرة في العمود الفقري، وتوفي بعد ذلك بأسبوع، ما أدّى إلى اندلاع احتجاجات عنيفة، أصيب خلالها 20 ضابطاً على الأقلّ. واعتبر ثلاثة من الضباط الستة الضالعين في اعتقاله غير مذنبين بوفاته، ولم يحاكم الثلاثة الآخرون. ساندرا بلاند - 13 يوليو/ تموز 2015 أوقف العنصر في شرطة ولاية تكساس بريان إنسينيا، الشابة ساندرا بلاند (28 عاماً)، بسبب مخالفة مرور بسيطة. وأثناء اقتراب الشرطي منها، أشعلت بلاند سيجارة، ورفضت إخمادها. وجراء ذلك ألقي القبض عليها، واتُهمت بالاعتداء على ضابط شرطة، بعد احتجاجها على العملية. وبعد ثلاثة أيام، انتحرت في السجن، ليثير موتها غضباً في أمريكا. وقد ساهمت قضيتها بالترويج لحركة "قولوا اسمها #SayHerName" الاجتماعية، الهادفة للتوعية حول ضحايا وحشية الشرطة من النساء. وألهمت قصتها فيلماً وثائقياً بثته شبكة HBO الأمريكية في عام 2018. فيلاندو كاستيل - 6 يوليو/ تمّوز 2016 أطلق الشرطي جيرونيمو يانيز النار على فيلاندو كاستيل، بعدما طلب منه التوقف على جانب الطريق، في مدينة فالكون هايتس، بولاية مينيسوتا. وبثت صديقة الضحية ما جرى بعد إطلاق النار مباشرةً عبر مواقع التواصل الاجتماعي. واتهم يانيز بالقتل غير العمد من الدرجة الثانية، ووجهت له تهمتان باستخدام سلاح ناري بشكل خطير، إلا أنّ هيئة محلفين برأته بعد مرور أقل من عام على الحادثة. بوثام جان - 6 سبتمبر/ أيلول 2018 قتل جان (26 عاماً)، في شقته، على يد الشرطية، آمبر غايغر، خارج أوقات خدمتها الرسمية. وقالت الشرطية إنّها دخلت إلى شقة المحاسب عن طريق الخطأ، معتقدةً أنّها شقتها، وأطلقت النار على جان، معتقدةً أنه سارق. وبعد سنة من الحادثة، حكم على غايغر بالسجن عشرة أعوام. أتاتيانا جيفرسون - 13 تشرين الأول/أكتوبر 2019 قتلت طالبة الطب أتاتيانا جيفرسون (28 عاماً) بالرصاص، داخل غرفة نومها الخاصة، في مدينة فورث وورث، بولاية دالاس، على يد الضابط آرون دين. وكان دين قد أرسل إلى عنوانها، بعدما أبلغ أحد الجيران الشرطة أن باب جيفرسون الأمامي مفتوح. ولدى وصوله، أطلق دين النار على جيفرسون من نافذة غرفة نومها. وأدين الشرطي بالقتل، لكنه لم يحاكم بعد. برونا تايلور - 13 مارس/ آذار 2020 أصيبت طبيبة الطوارئ برونا تايلور (26 عاماً) بثماني طلقات، عند مداهمة عناصر الشرطة شقتها، في مدينة لويزفيل، بولاية كنتاكي، في 13 مارس/آذار الماضي. وكانوا يحملون مذكرة تفتيش كجزء من التحقيق بتهم تتعلق بالمخدرات، ولكنهم لم يجدوا أثراً للممنوعات في بيتها. وتعتقد عائلة تايلور أن الشرطة لم تكن تبحث لا عنها ولا عن شريكها، بل عن مشتبه به لا صلة للضحية به، كان محتجزاً بالفعل وقت الحادثة، ولا يعيش أساساً في المجمع السكني ذاته. ومن جهتها، قالت شرطة لويزفيل إنها أطلقت النار رداً على إصابة أحد الضباط بطلقة في الحادث.
https://www.bbc.com/amharic/47493141
https://www.bbc.com/arabic/middleeast-38796262
ይህ ዜና ከተሰማበት ቀን አንስቶ ባለፈው ወር በእያንዳንዱ ቀን የተቃውሞ ሰልፍ ሲደረግ የነበረ ሲሆን ፕሬዝዳንቱ በስዊዘርላንድ ጄኔቫ ህክምና እየተከታተሉ ነው። የተቃውሞ ሰልፉን የጠሩት የቃዋሚ ፓርቲ አቀንቃኞች ሰልፉን የ20 ሚሊየኖች ጉዞ የሚል ስያሜ ሰጥተውታል። አልጄሪያውያንም መንገዶችን እነዲያጥለቀልቁ ጥሪያቸውን አቅርበዋል። • ከስድስት አመት በላይ መሪያቸውን ያላዩት አልጀሪያውያን • በ82 ዓመት አዛውንት የምትመራው አልጄሪያ ፈተና ገጥሟታል እንደ ጎርጎሳውያኑ አቆጣጠር በ2014 በሀገሪቱ በተካሄደው ምርጫ አሸንፈው በ1999 የተረከቡትን ስልጣን ሲያስቀጥሉ በቴሌቭዥን መስኮት ብቅ ብለው መልዕክት ካስተላለፉ በኋላ የውሃ ሽታ ሆነው የቀሩት ፕሬዝዳንቱ እራሳቸውንም መርዳት ስለማይችሉ በጋሪ (wheelchair) እየተገፉ ነው የሚንቀሳቀሱት። ፕሬዝዳንቱ ባስነበቡት ደብዳቤ በመጪው ሚያዚያ በሚካሄደው ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ የሚያሸንፉ ከሆነ ብሔራዊ መድረክ በማቋቋም እሳቸው የማይሳተፉበት አዲስ የምርጫ ስርአት እንደሚዘረጉ ገልጸው ነበር። ይህ ቃላቸው ግን አብዛኛውን አልጄሪያዊ ከማመጽ የሚያስቆመው ሆኖ አልተገኘም። በዚህ ሳምንት ፕሬዝዳንቱ ሃገሪቱን ለመምራት አካላዊም ስነልቦናዊም ብቃት የላቸውም በማለት በርካታ የህግ ባለሙያዎች ተቃውሟቸውን ገልጸው ነበር። ባለፈው ሳምንት ደግሞ በአዛውንት አንመራም ያሉ በርካታ የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎችና ወጣቶች በዋና ከተማዋ አልጀርስ ከባድ የተቃውሞ ሰልፍ አድርገዋል። • "የጠቅላይ ሚኒስትሩ ትልቁ ስኬት ብዙ ሰው በተስፋ እንዲኖር ማድረጋቸው ነው" ዶ/ር ዮናስ አዳዬ 30 በመቶ የሚሆነው የአልጄሪያ ወጣት ስራ የሌለው ሲሆን አብዛኛዎቹ ደግሞ ዕድሜያቸው ከ30 ዓመት በላይ ነው። በፈረንጆቹ 1999 ወደ ስልጣን የመጡት ፕሬዝዳንት አብደላዚዝ ቡተፍሊካ በሃገሪቱ ተከስቶ የነበረውንና የ100 ሺ ሰዎችን ህይወት የቀጠፈውን የእርስ በርስ ጦርነት ማስቆማቸው ይታወሳል። ነገር ግን አልጄሪያውያን ለሰሩት ነገር ሁሉ እናመሰግናለን፤ አሁን ግን ይበቃዎታል እያሏቸው ይመስላል።
تولى عبدالعزيز بوتفليقة رئاسة الجزائر في عام 1999 تولى بوتفليقة رئاسة الجزائر سنة 1999 بعد قرابة عقدين قضاهما بعيدا عن الحكم في بلاده. وكان أصغر وزير خارجية سنا في العالم حين تولى المنصب إثر وفاة أول وزير خارجية للجزائر بعد الاستقلال، محمد خميستي، سنة 1963. ذاع صيت بوتفليقة في الدوائر الدبلوماسية خلال الفترة التي كانت فيها الجزائر طرفا فاعلا في دعم الحركات المطالبة بالاستقلال في العالم، وفي حركة عدم الانحياز. ترأس، باسم بلاده، الدورة التاسعة والعشرين للجمعية العامة للأمم المتحدة سنة 1974. وخلال تلك الدورة، صادقت الجمعية العامة القرار 3236 الذي يؤكد حقوق الشعب الفلسطيني بـ 89 صوتاً ورفض 8 وامتناع 37. وخلال تلك الدورة أيضا، ألقى رئيس اللجنة التنفيذية لمنظمة التحرير الفلسطينية، ياسر عرفات، خطابا تاريخيا أمام الجمعية العامة للأمم المتحدة. كما علقت في الدورة ذاتها عضوية جنوب إفريقيا في منظمة الأمم المتحدة بسبب انتهاجها نظام الفصل العنصري. ظل بوتفليقة وزيرا للخارجية إلى سنة 1979 بعد وفاة الرئيس هواري بومدين، الذي كانت تربطه به علاقة قوية منذ فترة الثورة التحريرية. وبعد 6 سنوات قضاها في الخارج بسبب ملاحقته قضائيا في الجزائر بتهم فساد مالي، سمح له الرئيس الجزائري آنذاك، الشاذلي بن جديد، بالعودة مع ضمانات بإسقاط التهم عنه. بوتفليقة رئيسا في سنة 1999، تقدم بوتفليقة مرشحا مستقلا للانتخابات الرئاسية إثر استقالة الرئيس اليامين زروال. وقد انسحب جميع منافسيه الستة بسبب تهم بالتزوير، فخاض الانتخابات مرشحا وحيدا تحت شعار "جزائر آمنة مستقرة"، وهو شعار اختزل برنامجه السياسي. وعد بإنهاء العنف الذي اندلع إثر إلغاء نتائج الانتخابات البرلمانية سنة 1991 والتي فازت بالأغلبية فيها الجبهة الإسلامية للإنقاذ. وكانت الأزمة في الجزائر حينها قد حصدت قرابة 150 ألف شخص وخلفت خسائر بأكثر من 30 مليار دولار. فاز بوتفليقة، بدعم من الجيش وحزب جبهة التحريرالوطني، برئاسة الجمهورية بنسبة 79 في المئة من أصوات الناخبين. في أبريل/نيسان 2004، فاز بوتفليقة بولاية ثانية بعد حملة انتخابية شرسة واجه خلالها رئيس الحكومة السابق علي بن فليس. حصل بوتفليقة على 84.99 في المئة من أصوات الناخبين بينما لم يحصل بن فليس إلا على 6.42 في المئة. وفي أبريل/ نيسان 2009، أعيد انتخاب عبد العزيز بوتفليقة لولاية ثالثة بأغلبية 90.24 في المئة. جاء ذلك بعد تعديل دستوري سنة 2008 ألغى حصر الرئاسة في ولايتين فقط، ما لقي انتقادات واسعة، واعتبره معارضوه مؤشرا على نيته البقاء رئيسا مدى الحياة، وعلى تراجعه عن الإصلاح الديمقراطي. المصالحة الوطنية في سبتمبر/أيلول 1999، أدى نجاح الاستفتاء الشعبي على قانون الوئام المدني إلى تخلي قرابة 6000 مسلح إسلامي عن القتال واستفادتهم من عفو مدني. وفي سبتمبر/أيلول 2005 ، حظي "ميثاق السلم والمصالحة" بدعم الناخبين في استفتاء شعبي، ما أدى إلى إدماج حوالي 2000 من المسلحين الإسلاميين في المجتمع الجزائري بعد تخليهم عن السلاح. وأشاد المجتمع الدولي بنتائج المصالحة الوطنية في الجزائر، إلا أن مجموعات حقوق الانسان أخذ عليها عدم تسوية ملف المفقودين خلال مرحلة الأزمة وعدم اهتمامها بالشكل اللائق بعائلات ضحايا الإرهاب، ما أعطى انطباعا أن المستفيد الأكبر من مشروع المصالحة الوطنية هم الذين حملوا السلاح ضد الدولة الجزائرية خلال التسعينات. في سبتمبر/أيلول 2005 ، حظي "ميثاق السلم والمصالحة" بدعم الناخبين في استفتاء شعبي، ما أدى إلى إدماج حوالي 2000 من المسلحين الإسلاميين في المجتمع الجزائري سنوات المرض في 26 نوفمبر/تشرين الثاني 2005، تعرض الرئيس عبد العزيز بوتفليقة لوعكة صحية نقل على إثرها إلى المستشفى العسكري الفرنسي "فال دوغراس" حيث مكث شهرا وخمسة أيام، أجرى خلالها عملية جراحية تتعلق بقرحة معدية حسب السلطات الرسمية الجزائرية. وفي 27 من أبريل/نيسان 2013، أصيب الرئيس الجزائري بجلطة دماغية، نقل على إثرها إلى المستشفى الفرنسي نفسه. وبقي بوتفليقة في المستشفيات الفرنسية إلى يوم عودته إلى الجزائر في 16 يوليو/تموز 2013 على كرسي متحرك. وخلال غياب الرئيس الجزائري، اعتبرت أحزاب وشخصيات جزائرية منصب رئيس الجمهورية شاغرا ما يستدعي تطبيق المادة 80 من الدستور الجزائري. وبعد عودته، شكك كثيرون في قدرته على ممارسة صلاحياته كرئيس للدولة وقائد أعلى للقوات المسلحة. رغم ذلك، ترشح بوتفليقة لولاية رئاسية رابعة سنة 2014 وفاز بها بنسبة 81.53 في المئة من الأصوات بعد حملة انتخابية أدارها بالنيابة عنه أعضاء الحكومة ومسؤولون حزبيون. في فبراير 2016، صادق البرلمان الجزائري على تعديل دستور آخر عاد فيه بوتفليقة إلى تحديد رئاسة الجمهورية في ولايتين على الأكثر، وتعالت أصوات الأحزاب الداعمة له، خصوصا جبهة التحرير الوطني والتجمع الوطني الديموقراطي، للترشح لولاية خامسة في انتخابات 2019. بداية النشاط الوطني ولد عبد العزيز بوتفليقة يوم 2 مارس/اذار 1937 من أب وأم جزائريين، في مدينة وجدة المغربية التي تعيش فيها، خصوصا آنذاك، جالية جزائرية كبيرة التعداد. عاش وترعرع في وجدة إلى أن أنهى دراسته الثانوية. في سنة 1956، تخلى عن الدراسة ليلتحق، في سن التاسعة عشرة، بجيش التحرير الوطني. خدم في الولاية التاريخية الخامسة (منطقة وهران) وكلف بمهام بعضها على الحدود الجزائرية المالية. ومن ثمة بات يعرف باسمه الحربي "عبد القادر المالي". في سنة 1961، أوفده قائد أركان جيش التحرير الوطني آنذاك، هواري بومدين، في مهمة سرية إلى قلعة أولنوا، حيث كان يقبع قادة الثورة الخمسة التاريخيون المسجونون، لإقناع أحدهم بالانضمام إلى معسكر بومدين في صراعه ضد الحكومة الجزائرية المؤقتة بقيادة يوسف بن خدة. قوبل المقترح بالرفض القاطع من طرف محمد بوضياف والقبول التام من طرف أحمد بن بلة. من الجيش إلى السياسة بعد استقلال الجزائر سنة 1962، تخلى عبد العزيز بوتفليقة عن مساره العسكري برتبة رائد، وانضم إلى حكومة بن بلة بحقيبة الشباب والرياضة والسياحة في سن الخامسة والعشرين. وبعد بضعة أشهر، عين وزيرا للشؤون الخارجية في سن السادسة والعشرين. في 18 يونيو/حزيران 1965، قرر بن بلة إقالته من وزارة الخارجية، وفي اليوم التالي، حدث الانقلاب العسكري الذي نفذه وزير الدفاع آنذاك، هواري بومدين، في ما بات يعرف بـ"التصحيح الثوري"، وعاد بوتفليقة إلى منصبه الذي لم يفارقه إلا بعد أربعة عشر عاما. سنوات الإبعاد بعد وفاة الرئيس هواري بومدين سنة 1978، وتولي الشاذلي بن جديد رئاسة الجمهورية، بدأت متاعب بوتفليقة مع الحكم في الجزائر. في سنة 1979، سحبت منه حقيبة الخارجية، وعين وزيرا للدولة دون حقيبة. في سنة 1981، طرد من اللجنة المركزية لحزب جبهة التحرير الوطني، كما طرد هو وعائلته من الفيلا، التابعة للدولة، التي كان يشغلها في أعالي العاصمة الجزائرية. في نفس السنة، غادر عبد العزيز بوتفليقة الجزائر، ولم يعد إليها إلا بعد ست سنوات. في 8 أغسطس/آب 1983، أصدر مجلس المحاسبة حكما يدين بوتفليقة باختلاس أموال عمومية تتجاوز قيمتها ستين مليون دينار جزائري آنذاك. ووردت الاتهامات بالتفصيل في قرار مجلس المحاسبة الذي نشر في جريدة المجاهد الرسمية يوم 9 أغسطس/آب 1983. بعد ست سنوات قضاها بين عواصم أوروبية ودول الخليج، خصوصا الإمارات العربية المتحدة حيث كان مستشارا للشيخ زايد بن سلطان آل نهيان، عاد بوتفليقة إلى الجزائر سنة 1987 بضمانات من الرئيس الشاذلي بن جديد بعدم ملاحقته. وشارك في المؤتمر السادس لحزب جبهة التحرير الوطني سنة 1989 وانتخب عضوا في لجنته المركزية. مع استفحال الأزمة الجزائرية بداية التسعينات ودخول الجزائر في ما بات يعرف بـ"العشرية السوداء"، استقال الرئيس الشاذلي بن جديد وعوضت رئاسة الجمهورية بهيئة مؤقتة سميت المجلس الأعلى للدولة ترأسها محمد بوضياف. في نفس السنة، اقترح على بوتفليقة سنة 1992 منصب وزير مستشار لدى المجلس الأعلى للدولة، ثم منصب مندوب الجزائر لدى الأمم المتحدة، لكنه رفض العرضين، كما رفض عرضا آخر سنة 1994 بتولي منصب رئيس الدولة. على الصعيد الشخصي، لم يتزوج عبد العزيز بوتفليقة ولم يخلف أبناءً.
https://www.bbc.com/amharic/news-57197225
https://www.bbc.com/arabic/middleeast-57218662
ተኩስ አቁሙ ከተተገበረ በኋላ በርካታ ፍልስጥኤማዊያን በጋዛ ጎዳናዎች ላይ ደስታቸውን ለመግለፅ የወጡ ሲሆን አንድ የሃማስ ባለስልጣን ‹‹አሁንም ጥይታችንን እንዳቀባበልን ነው›› ሲሉ ተደምጠዋል። ከመስጊዶች የሚሰሙ የድምፅ ማጉያዎች ‹‹ በእየሩሳሌሙ ሰይፍ› ውጊያ ትግላችን ድል አስገኝቷል›› የሚሉ መልክቶችን አስተጋብተዋል። ሁለቱም አካላት በፍልሚያው አሸናፊነታቸውን አውጀዋል። የአሜሪካው ፕሬዘዳንት ጆ ባይደን የተኩስ አቁሙ ‹‹ለለውጥ ሃቀኛ እድል የሚሰጥ ነው›› ሲሉም ስምምነቱን ገልፀውታል። ለ11 ቀናት የቆየው ይህ ግጭት እስካሁን የ240 ሰዎችን ሕይወት የቀጠፈ ሲሆን አብዛኛው ህልፈት የተመዘገበው በጋዛ ነው። በግጭቱ 100 ሴቶች እና ህፃናትን ጨምሮ 232 ሰዎች በጋዛ ህይወታቸውን አጥተዋል። እስራኤል ከዚህ ውስጥ ቢያንስ 150 ያህሉ ተዋጊዎች ናቸው ብላለች። ሃማስ እስካሁን ድረስ የሞቱ ተዋጊዎቹን ቁጥር ይፋ አላደረገም። ትላንት ሃሙስ ብቻ እስራኤል 100 የሚጠጉ የአየር ጥቃቶችን በተለይም በሰሜናዊ ጋዛ ያሉ ሃማስ ይጠቀምባቸዋል ባለቻቸው መሰረተ ልማቶች ላይ የፈፀመች ሲሆን ሃማስ በአፀፋው ሮኬት ተኩሷል። በእስራኤል በተያዙ ምስራቃዊ የኢየሩሳሌም አካባቢዎች ለሳምንታት እየጋለ የሄደው ውጥረት ከ11 ቀናት በፊት ወደ ውጊያ ማደጉ ይታወሳል። የእስራኤል የፖለቲካ ካቢኔ የተኩስ አቁሙን ሃሳብ በሙሉ ድምፅ ማፅደቁን ገልጿል። አክሎም ‹‹ የፖለቲካ ክፍላችን የዘመቻው ቀጣይነት የሚወሰነው በመሬት ላይ ባለው ሁኔታ ነው ሲል አፅንኦት ሰጥቷል›› ሲልም አክሏል። የእስራኤሉ የመከላከያ ሚኒስቴር ቢኒ ጋንትስ የጋዛው ጥቃት ‹‹ያልተጠበቁ ትርፎችን አስገኝቶልናል›› ሲሉ በትዊተር ገፃቸው ላይ አስፍረዋል። አንድ የሃማስ ባስልጣን ለአሶሺየትድ ፕረስ እንደገለፁት እስራኤል የተኩስ አቁም ማድረጓ እንደትልቅ ድል የሚቆጠር እና ይህም ለእስራኤሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ቤኒያሚን ኔታኒናሁ ሽንፈት ነው ብለዋል። ነገር ግን በሃማስ ዓለም አቀፍ ግንኙነት ምክር ቤት አባል የሆኑት ባሴም ናይም ስለተኩስ አቁሙ ዘላቂነት ጥርጣሬ እንዳላቸው ለቢቢሲ ተናግረዋል ። ‹‹ለፍልስጥኤማዊያን ፍትህ ሳይመጣ፣ እስራኤልን ወረራዋን እና በእየሩሳሌም በሕዝባችን ላይ የምትፈፅመውን የጭካኔ ተግባር ሳታቆም የሚደረግ የተኩስ አቁም ጠንካራ መሰረት አይኖረውም›› ብለዋል። የሃማስ የፖለቲካ ቢሮ አባል ኢዛት አል-ረሺቅ ለእስራኤል ማስጠንቀቂያ ሰጥተዋል። "እርግጥ ነው ውጊያው ዛሬ ቆሟል። ነገር ግን ኔታኒያሁ እና መላው ዓለም እጃችን በተቀባበለው ጠብመንጃችን ላይ መሆኑን እና ትግላችንም ተጠናክሮ እደሚቀጥል ማወቅ አለባቸው›› ሲሉ ለሮይተርስ የዜና ወኪል ተናግረዋል ። ‹‹ለኔታኒያሁ እና ለሰራዊቱ መግለፅ የምንፈልገው ከተመለሳችሁ እኛም እንደምንመለስ እወቁ ›› ሲሉ አክለዋል።
فلسطينيون يحتفلون في مدينة غزة بعد إعلان وقف إطلاق النار وقد أنهى وقف إطلاق النار الحرب التي استمرت 11 يوما، والتي شهدت إطلاق مسلحي الفصائل المسلحة في غزة 4 آلاف صاروخ باتجاه إسرائيل وقيام الجيش الإسرائيلي بضرب 1500 هدف في غزة. وقُتل 243 شخصا على الأقل، من بينهم أكثر من 100 امرأة وطفل في غزة، وفقا لوزارة الصحة هناك. وقالت إسرائيل إنها قتلت 225 مسلحا على الأقل خلال القتال. الأنظار تتجه إلى خيارات السلام مع استمرار الهدنة بين إسرائيل والمقاومة الفلسطينية وتقول الخدمة الطبية الإسرائيلية إن 12 شخصا، بينهم طفلان، قتلوا في إسرائيل. مواضيع قد تهمك نهاية ما هي تفاصيل وقف إطلاق النار؟ وقف إطلاق النار هو ببساطة إعلان من كلا الجانبين بعدم الاستمرار في القتال إما إلى أجل غير مسمى أو لفترة زمنية محدودة. نظام القبة الحديدية الدفاعي الإسرائيلي مصمم لاعتراض الصواريخ القادمة ومن الممكن تماما استئناف القتال في مرحلة ما، وهذا الحكم يأتي بناء على المواجهات السابقة بين إسرائيل وحماس، والتي انتهت بوقف إطلاق النار. ما قوة ترسانة حركة حماس؟ القبة الحديدية الإسرائيلية: كيف تعمل وما مدى فعاليتها؟ واتفق الجانبان على وقف القتال في الساعة 02:00 بالتوقيت المحلي يوم الجمعة الماضي (23:00 بتوقيت غرينتش يوم الخميس). وفي الفترة التي سبقت ذلك الموعد النهائي، كانت هناك تقارير عن غارات جوية إسرائيلية على غزة وإطلاق صواريخ على إسرائيل. ما هي شروط وقف إطلاق النار؟ لم يتم الإعلان إلا عن القليل من التفاصيل، مع إجراء مفاوضات لوقف إطلاق النار خلف الكواليس. وشاركت قوى إقليمية مثل مصر وقطر في تلك المفاوضات، وكذلك الولايات المتحدة والأمم المتحدة. وأصدر مكتب رئيس الوزراء الإسرائيلي بيانا قال فيه إن إسرائيل وافقت على وقف "متبادل وغير مشروط" للأعمال العدائية. أطفال فلسطينيون يعودون إلى منزلهم في بيت حانون بعد وقف إطلاق النار وقال أحد قادة حماس لبي بي سي في غزة إن إسرائيل وافقت على "رفع أيديها" عن المسجد الأقصى في القدس الشرقية المحتلة وحي الشيخ جراح القريب الذي شهد تحركات لمستوطنين يهود لطرد عائلات فلسطينية. بيد أن إسرائيل نفت ذلك. الشيخ جراح: ساحة معركة بين المستوطنين والفلسطينيين حقائق عن اسرائيل حقائق عن الأراضي الفلسطينية وكانت هاتان المسألتان بؤرتي اشتعال دفعتا إلى اندلاع الأعمال العدائية بين الجانبين في وقت سابق من شهر مايو/آيار الجاري. وقال رئيس الوزراء بنيامين نتنياهو إن الغارات الجوية الإسرائيلية على غزة حققت "نجاحا استثنائيا" غير المعادلة مع حماس. رجال إنقاذ إسرائيليون في منزل في عسقلان ضربه صاروخ أطلق من غزة وأفادت الأنباء أن إسرائيل سمحت بإعادة فتح أحد المعابر إلى قطاع غزة للسماح بدخول المساعدات الإنسانية إلى المنطقة. وقد تم رفع معظم القيود الطارئة على الحركة في جميع أنحاء إسرائيل، وسيتم استئناف الرحلات الجوية في غضون أيام قليلة. كم سيستمر وقف إطلاق النار؟ لا يرتبط وقف إطلاق النار الذي تم التوصل إليه بين الجانبين بإطار زمني، وقد أعرب القادة في جميع أنحاء العالم عن أملهم في أن يستمر إلى أجل غير مسمى. وقالت مصر إنها سترسل وفدين لمراقبة وقف إطلاق النار، أحدهما إلى تل أبيب والآخر إلى غزة، وسوف يبحث الوفدان عن سبل للحفاظ على وقف إطلاق النار بشكل دائم، بحسب تقارير. وقال الرئيس الأمريكي جو بايدن إن هذه الخطوة أتاحت "فرصة حقيقية" لإحراز تقدم. بالفيديو: احتفالات تعم غزة مع بدء سريان وقف إطلاق النار وقال بيان صادر عن الاتحاد الأوروبي: "نُشيد بمصر والأمم المتحدة والولايات المتحدة وغيرها من الدول التي لعبت دورا في تسهيل التوصل إلى وقف لإطلاق النار بين الجانبين". وقالت الصين إنها تأمل في أن تنفذ الأطراف وقف إطلاق النار بشكل جدي. كما رحب رئيس الوزراء البريطاني بوريس جونسون بوقف إطلاق النار، لكنه قال إنه يجب على الجانبين الآن إيجاد "حل دائم" للصراع. ومع ذلك ، فإن وقف إطلاق النار لا يعالج القضايا الأساسية العالقة بين إسرائيل والفلسطينيين. اتفاق وقف إطلاق النار بين إسرائيل وحماس يدخل حيز التنفيذ ما هي الظروف المعيشية في قطاع غزة؟ وقد كانت هناك محاولات عديدة، على مر السنين، لحل المشكلات العالقة بين الجانبين، ولكن دون نجاح. وتشمل تلك المشكلات الوضع المستقبلي للقدس ومصير المستوطنات اليهودية في الضفة الغربية المحتلة وقضية اللاجئين الفلسطينيين وما إذا كان ينبغي إقامة دولة فلسطينية أم لا. ماذا حدث في عمليات وقف إطلاق النار السابقة؟ عندما دخلت القوات البرية الإسرائيلية إلى غزة في نزاع 2014 كانت هناك محاولات عديدة لتنفيذ وقف إطلاق النار قبل أن تتوقف الأعمال العدائية في النهاية. وفي عام 2008، انهار وقف إطلاق النار الذي تفاوضت عليه مصر في وقت سابق من ذلك العام بحلول شهر نوفمبر/تشرين الثاني، وشنت إسرائيل هجوما بريا كبيرا على غزة في الشهر التالي. غارة إسرائيلية ليلية تقتل أحد أهم أطباء غزة ومعظم أفراد أسرته وقد حذر وزير الدفاع الإسرائيلي بيني غانتس، في جولة القتال الأخيرة، من أن "الواقع على الأرض" سيُحدد ما الذي سيحدث بعد ذلك بين إسرائيل وحماس. وأضاف قائلا إن الجيش الإسرائيلي سيبقي على جاهزيته لحماية المواطنين الإسرائيليين.
https://www.bbc.com/amharic/news-53010370
https://www.bbc.com/arabic/business-52662268
ሉፍታንዛ ከሚቀንሳቸው ሠራተኞቹ ገሚሱ ጀርመን የሚገኙ ናቸው። አየር መንገዱ ባስቀመጠው ግምት ከወረርሽኙ በኋላ የበረራው ኢንዱስትሪ ለማገገም ረዥም ጊዜ ይወስድበታል። በዚህም አየር መንገዱ እስከ 100 አውሮፕላኖቹን ሊያጣ ይችላል። ኩባንያው ይህን እርምጃ መውሰድ ያስፈለገው፤ የኩባንያውን ሥራ ለማስቀጠል እና በተቻለ መጠን የበርካታ ሰዎችን ስራ ለማስቀጠል ነው ተብሏል። ኩባንያው ከ135ሺህ በላይ ሠራኞች ያሉት ሲሆን ከእነዚህም መካከል ግማሽ ያክሉ የሚገኙት በጀርመን ነው። ባሳለፍነው ዓመት ሉፍታንዛ ኩባንያውን ለመታደግ ከጀመርን መንግሥት 9 ቢሊዮን ዩሮ መቀበሉ ይታወሳል። በዚህም የጀርመን መንግሥት የኩባንያው የ20 በመቶ ድርሻ ይኖረዋል። ይህ የጀመርን መንግሥት እና የሉፍታንዛ ስምምነት በአውሮፓውያን ኮሚሽን እና በኩባንያው የድርሻ ባለቤቶች ፍቃድ ማግኘት ይኖርበታል። ሉፍታንዛ የቫይረሱ ስርጭት ባስከተለበት ኪሳራ ጀርመን ዊንግስ የተባለውን ርካሽ አየር መንገዱን ለመዝጋት ተገዷል። ከሉፍታንዛ በተጨማሪ በርካታ አየር መንገዶች ሠራተኞቻቸውን ለመቀነስ ተገደዋል። ከእነዚህም መካከል ብሪቲሽ ኤርዌይስ ከ12ሺህ እስከ 45ሺህ ሠራተኞቹን ለማሰናበት አማራጮቹን እያጤነ መሆኑ ተነግሯል። ራይንኤር በበኩሉ ወደ 3ሺህ የሚሆኑ ሠራተኞቹን ለመቀነስ ዝግጅቱን አጠናቋል። የአየር መንገዱ ኃላፊዎች እንዳሉት ከሆነ አየር መንገዱ ከገበያው ሳይወጣ ለመቆየት የሚፈልገው 15 በመቶ የሚሆኑ ሠራተኞቹን ብቻ ነው። ኢዚ ጄት በበኩሉ 30 በመቶ የሚሆኑ ሠራተኞቹን ይቀንሳል። ይህም 4500 ሠራተኞች ገደማ ማለት ነው። 10ሺህ ሠራተኞች ያሉት ቨርጅን አትላንቲክ በበኩሉ 3ሺህ ሠራተኞቹን እንደሚያሰናብት አስታውቋል። የአውሮፕላን በረራ የሚጀመረው መቼ ይሆን?
وقال الرئيس التنفيذي للشركة، أكبر الباكر، لبي بي سي: "للأسف، سنضطر إلى تسريح نحو 20 في المئة من قوتنا العاملة، بما يعادل عدد الطائرات التي لن تعاود الإقلاع في رحلات قبل ثلاث سنوات . القرار صعب للغاية ولكن لم يكن أمامنا بديل". وهذه هي المرة الأولى التي تحدد فيها الخطوط الجوية القطرية عدد العمال الذين تنوي تسريحهم. وكانت الشركة المملوكة للدولة، وإحدى أكبر شركات الطيران في الشرق الأوسط، أعلنت في الخامس من مايو/أيار الجاري أنها تنظر الاستغناء عن "عدد كبير من الوظائف". وتستخدم الشركة 46,684 موظفا حول العالم بحسب آخر تقاريرها المالية الصادر في مارس/آذار 2019. وعليه، فإنها بصدد تسريح نحو تسعة آلاف موظف. الباكر كان قد صرح في مارس/آذار أن الشركة تستنزف سيولتها وقد ينتهي بها الحال إلى طلب مساعدات حكومية. مواضيع قد تهمك نهاية وتشتري الخطوط الجوية القطرية أسهُما في العديد من شركات الطيران حول العالم، على أمل اجتذاب أكبر عدد من المسافرين إلى طائراتها. وكان الباكر صرّح في وقت سابق لوكالة رويترز للأنباء أن الشركة تعيد بناء شبكتها تدريجيا، لكن تعافيا كاملا قد يستغرق نحو أربع سنوات، قائلا: "سأندهش للغاية إذا حدث شيء قبل عام 2023 أو 2024". وأضاف الباكر أن الكثير من مرتادي رحلات الأعمال ربما لن يعودوا أبدا بعد اعتياد العمل عن بُعد، فضلا عن إغلاق العديد من الشركات بفضل الوباء. وحذر الباكر من أن عملية الحجر الصحي مدة أربعة عشر يوما التي تخطط بعض الدول لفرضها على المسافرين جوًا قد تصيب الصناعة بالشلل. وقال الباكر لبي بي سي إن عملية الحجر الصحي هذه "ستدمر الصناعة وستقضي على جدوى الموانئ، ولا أظن أنها ستحل المشكلة. يمكن النظر إلى ما يحدث في كوريا الجنوبية وبلدان أخرى، حتى في ألمانيا. العدوى تعاود الظهور. الحل الوحيد هو العلاج والمصل". وتشهد حركة الطيران المدني العالمية تراجعا كبيرا في الطلب في ظل القيود المفروضة على السفر ومخاوف المسافرين من الإصابة بـكورونا. فالحكومات حول العالم، تحذر مواطنيها من أي تحركات أو تنقلات غير ضرورية. كما أعلنت دول مثل تلك الأعضاء في الاتحاد الأوروبي وأستراليا ونيوزيلاندا وغيرها، إغلاق حدودها أمام الزوار الأجانب. ومع تزايد عدد الأماكن المغلقة أمام الزيارات، اضطر الكثير من السائحين لإلغاء عطلاتهم، بينما تقطعت السبل بآخرين باتوا عالقين خارج بلدانهم.
https://www.bbc.com/amharic/news-54612591
https://www.bbc.com/arabic/science-and-tech-54658836
የአሜሪካ ምግብና መድሃኒት አስተዳደር (ኤፍዲኤ) እንዳለው መድሃኒቱ በክሊኒክ ውስጥ ሙከራ ላይ ባለበት ወቅት በቫይረሱ የተያዙ ሕሙማንን ማገገሚያ ጊዜ በአምስት ቀናት ውስጥ ያሳጥራል። በቅርቡ ፕሬዝዳንት ትራምፕ በኮሮናቫይረስ መያዛቸው ከተረጋገጠ በኋላ መድሃኒቱ የተሰጣቸው ሲሆን በፍጥነትም እንዲያገግሙ ረድቷቸዋል መባሉ ይታወሳል። ይህ ቬክለሪ በሚል የብራንድ ስያሜ የሚታወቀው መድሃኒት የአሜሪካ መድሃኒትና ምግብ አስተዳደር ፈቃድ ሲያገኝ የመጀመሪያው መድሃኒት መሆኑን በመግለጫው ላይ ተመልክቷል። ባለፈው ሳምንት የዓለም ጤና ድርጅት ሬምዴሲቪር በቫይረሱ ተይዘው የታመሙ ግለሰቦች ላይ ያለው ውጤት አነስተኛ ነው ብሎ ነበር። የዓለም ጤና ድርጅት በሰራው ጥናት እዚህ ድምዳሜ ላይ መድረሱን ቢናገርም የመድሃኒት አምራቹ ገሌድ ግን ውጤቱን ሊቀበለው አልፈለገም። ሬምዴሲቪር በአሜሪካ ከግንቦት ወር ጀምሮ ለድንገተኛ ጊዜ ብቻ ጥቅም ላይ እንዲውል ተፈቅዶ ነበር። እንደ አሜሪካ መድሃኒት እና ምግብ ቁጥጥር ባለስልጣን ከሆነ መድሃኒቱ ለአዋቂዎችና እድሜያቸው 12 ለሞላ ሕጻናት እንዲሁም ክብደታቸው 40 ኪሎ ግራም ለሆነ ግለሰቦች በሆስፒታል የኮቪድ-19 ሕክምና በሚከታተሉበት ወቅት ለማከም ጥቅም ላይ መዋል ይችላል። የባለስልጣኑ ኮሚሽነር የሆኑት ስቴፈን ሃሃን እንዳሉት ተቋሙ ከዚህ ውሳኔ ላይ የደረሰው ተደጋጋሚ የክሊኒክ ሙከራዎችን ካደረገ እና በሚገባ ከፈተሸ በኋላ ነው። ከተደረጉ የተለያዩ ጥናቶች መካከል አንዱ የማገገሚያ ቀናቱ ከ15 ቀናት 10 ማድረሱ ተገልጿል።
وقالت الوكالة إن فيكلوري، وهو الاسم التجاري لعقار ريمديسفير، قلص مدة التعافي من المرض 5 مرات خلال التجارب السريرية. ويعد فيكلوري أول دواء يحصل على ترخيص لعلاج كوفيد 19 من الوكالة الأمريكية. ولكن منظمة الصحة العالمية قالت الأسبوع الماضي إن تأثير ريمديسفير في علاج المرضى قليل ويكاد يكون منعدما. وأوضحت المنظمة أنها خلصت إلى النتيجة اعتمادا على دراستها. ولكن شركة الأدوية غيليد، التي صنعت العقار، اعترضت على النتائج التي توصلت إليها المنظمة. مواضيع قد تهمك نهاية وأجازت الولايات المتحدة منذ مايو/ أيار استعمال ريمديسفير في حالات الطوارئ فحسب. وقد أعطي الدواء للرئيس دونالد ترامب بعدما أصيب بفيروس كورونا، وتعافى بعدها من المرض. علاج فيروس كورونا: ديكساميثازون ينقذ حياة مرضى في حالة حرجة ما الذي تقول الوكالة الأمريكية؟ قالت الوكالة الأمريكية للأغذية والأدوية إنها أجازت الخميس استعمال العقار "للمرضى البالغين والأطفال في سنة 12 عاما وما فوق، والذين وزنهم 40 كيلوغراما وأكثر، لعلاج مرض كوفيد 19 في المستشفيات". وجاء في بيان الوكالة أن "الترخيص مُنح بناء على بيانات تجارب سريرية صارمة أجرتها الوكالة ويمثل خطوة علمية بارزة في طريق مكافحة وباء كوفيد 19 ". وأضافت أن القرار يدعمه تحليل بينات "ثلاث تجارب سريرية عشوائية شملت مرضى في المستشفيات يعانون من أعراض متوسطة إلى حادة" وبنيت إحدى النجارب أن "متوسط مدة التعافي من كوفيد 19 كان 10 أيام بالنسبة للمرضى الذين أخذوا فيكلوري، مقارنة بمدة 15 يوما لغيرهم". ما الذي تقوله منظمة الصحة العالمية؟ أجرت منظمة الصحة العالمية تجارب سريرية للتحقق من فاعلية ريمديسفير في علاج كوفيد 19 كما أجرت تجارب على أدوية أخرى مثل عقار هيدروكسيكلوروكوين المستعمل لعلاج الملاريا، وعقاري لوبينافير وريتونافير المستعملين في علاج الأيدز. ولم تختبر المنظمة فاعلية عقار ديكساميتازون المستعمل في بريطانيا لعلاج مرضى كوفيد 19 في العناية المركزة. وشملت التجارب 11266 مريضا بالغا في 500 مستشفى في 30 دولة. وخلصت النتائج، التي لم يتم مراجعتها من قبل خبراء خارج المنظمة، إلى أن هذه الأدوية لا تأثير يذكر لها في التقليل من عدد الوفيات ولا في مدة البقاء في المستشفى.
https://www.bbc.com/amharic/news-48701187
https://www.bbc.com/arabic/world-48703014
መረጃዎች እንደሚያሳዩት የትኛውም ሃገር ላይ 80% የሚሆኑት ነዋሪዎች እዛው በችግር እየተቆራመቱ የሚቆዩ ሲሆን፤ አማራጭ አጥተው ከሚሰደዱት ደግሞ 80%ቱ ጎረቤት ሃገራት ይቆያሉ። የስደተኞችን ቀን በምንዘክርበት በዛሬው እለት በጎርጎሳውያኑ ያለፈው አመት የስደተኞች መሸጋገሪያ የሆኑ ስድስት ሃገራትን እንመለከታለን። •አፍጋናዊቷ ስደተኛ በኢትዮጵያ •የአንዱ እርግማን ለአንዱ ምርቃን፡ ኢትዮጵያን መጠጊያ ያደረጉ የስደተኞች ታሪክ ቱርክ ከየትኛውም አገር በበለጠ ቱርክ ስደተኞችን ትቀበላለች። በተለይም ከስምንት አመታት በፊት በተነሳው የጎረቤቷ ሶሪያ የርስበርስ ብጥብጥን ተከትሎ የስደተኞች ቁጥር በከፍተኛ ሁኔታ እየጨመረ ነው። ከዚህም በተጫማሪ ራቅ ካለችው አፍጋኒስታንም ብዙ ስደተኞች የሚተሙ ሲሆን፤ በተባበሩት መንግሥታት የስደተኞች መርጂያ ድርጅት (ዩኤንኤችሲአር) መረጃ እንደሚያሳየው ከአለም ስደተኞች ውስጥ 1/5ኛውን ስደተኞች የምትቀበለው ቱርክ ናት። ፔሩ ፔሩ ስደተኞችን በመቀበል ሁለተኛ ስትሆን ይህም የጎረቤቷ ቬንዙዌላ የኢኮኖሚ ቀውስን ተከትሎ ነው። በጎርጎሳውያኑ 2015 ጀምሮ አራት ሚሊዮን የሚጠጉ ስደተኞች ወደ ጎረቤት ኃገራት እንደተሰደዱ የተባበሩት መንግሥታት መረጃ ያሳያል። ይህንንም ተከትሎ የስደተኞችን እንቅስቃሴ ለመቆጣጠር ፔሩ ጠበቅ ያለ አዲስ ህግ አስተዋውቃለች። •ሕይወትን ከዜሮ መጀመር ሱዳን አብዛኛውን ወደ ሱዳን የሚገቡት ስደተኞች በርስ በርስ ጦርነት ከምትበጣበጠው ደቡብ ሱዳን ነው። ከዚህም በተጨማሪ ከመካከለኛው ምስራቅ ካሉት አገራት ውጭ የሶሪያ ስደተኞችን በመቀበል ከአለም ሶስተኛ ናት። ነገር ግን ሱዳን የራሷ 724ሺ 800 ስደተኞች በባለፈው አመት አገሪቷን ለቀው ወጥተዋል። ኡጋንዳ ኡጋንዳ እርስ በርስ ግጭት እየተናጡ ካሉት ዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኦፍ ኮንጎና ደቡብ ሱዳን ስደተኞችን ተቀብላለች። ከኮንጎ የተቀበለቻቸው ስደተኞች ወደ 120ሺ የሚጠጉ ሲሆን፤ ከፍተኛ ቁጥር ያላቸውን ህፃናት በመቀበልም ከአለም አንደኛ ናት። በባለፈው አመትም 83 ሺ 600 ስደተኞች ወደ ደቡብ ሱዳን ተመልሰዋል። አሜሪካ ዶናልድ ትራምፕ ወደ ስልጣን ከመጡ በኋላ ስደተኞችን የመቀበል አዝማሚያ በከፍተኛ ሁኔታ የቀነሰ ቢሆንም፤ አሁንም በአለም የጥገኝነት ጠያቂዎች ቁጥር አለምን ትመራለች። ስደተኞቹ ከ166 አገራት የተውጣጡ ቢሆንም ከግማሽ በላይ የሚሆኑት ግን ከመካከለኛው አሜሪካ አራት ሃገራት በተለይም ከሜክሲኮ ነው። ከቀደሙት ሃገራት ጋር ሲወዳደር የጥገኝነት ጠያቂዎች ቁጥር በከፍተኛ ሁኔታ እንዳሽቆለቆለ እየተነገረም ነው። ጀርመን ጀርመን ከሚሊዮን ለሚበልጡ ስደተኞች ቤት ስትሆን፤ 532ሺዎቹ የመጡት በጦርነት እየወደመች ካለችው ሶሪያ ነው። ከሶሪያ በተጨማሪ ከኢራቅም የሚመጡ ስደተኞች ቁጥር ከፍተኛ ነው። በአዲስ ጥገኝነት ጠያቂዎች ቁጥር ከአለም ሶስተኛ ብትሆንም ከ2016 በኋላ ቁጥሩ ያሽቆለቆለ ሲሆን፤ በባለፈው አመት ብቻ በ14% እንደወረደ ተገልጿል። ሁሉም መረጃዎች የተገኙት ከተባበበሩት መንግሥታት የስደተኞች መርጃ ድርጅት ነው
يتشبث نحو 80 في المئة من هؤلاء ببلادهم ولا يغادرونها أبدا. ومن بين الذين يغادرون، يقصد 80 في المئة منهم دول الجوار، ولا يتجاوزون ذلك. وفي اليوم العالمي للاجئين، نتعرف على الدول الست التي توجه إليها أغلب اللاجئين، لنستطلع أخبار أكبر موجات اللجوء التي شهدها عام 2018. تركيا تستضيف تركيا عددا من اللاجئين يفوق الأعداد التي تستضيفها غيرها من الدول، وذلك جراء اشتعال حرب أهلية في سوريا المجاورة منذ 2011. على أن هناك أعدادا كبرى تقصد تركيا قادمة من أفغانستان البعيدة. كما تستضيف تركيا نحو خُمس أعداد اللاجئين المسجلين في المفوضية العليا لشؤون اللاجئين التابعة للأمم المتحدة. بيرو استضافت بيرو ثاني أكبر تدفق من اللاجئين في 2018، معظمهم قدموا من فنزويلا التي تعاني من انهيار اقتصادي. وتقول الأمم المتحدة إن نحو أربعة ملايين شخص نزحوا من فنزويلا منذ عام 2015، معظمهم إلى دول الجوار. وشهد الأسبوع الماضي تشديد بيرو قوانينها الخاصة بالهجرة للحدّ من تدفق المهاجرين. السودان معظم اللاجئين الذين وفدوا إلى السودان عام 2018 فرّوا من ويلات الحرب الأهلية في جنوب السودان المجاورة، لكن كثيرين آخرين قدموا من بلدان أبعد. ويحتل السودان المركز الثالث على قائمة الدول المستقبلة للاجئين السوريين التي تقع خارج منطقة الشرق الأوسط. لكن السودان نفسه مصدر للاجئين أيضا؛ إذْ نزح منه نحو 724,800 سوداني بنهاية عام 2018. أوغندا استقبلت أوغندا لاجئين من دولتي جوار لها تعانيان صراعات داخلية، هما جمهورية الكونغو الديمقراطية (نحو 120 ألفا) وجنوب السودان. كما استقبلت أوغندا أكبر عدد من الأطفال اللاجئين بدون عائلاتهم عام 2018. لكن 83,600 لاجئ عادوا إلى جنوب السودان من أوغندا بنهاية 2018. الولايات المتحدة الأمريكية رغم تشديد حكومة الولايات المتحدة موقفها من الهجرة منذ وصول الرئيس ترامب إلى السلطة، فما تزال البلاد تستضيف أكبر عدد من طالبي اللجوء حول العالم في 2018 الذي شهد ت فيه أيضا الولايات المتحدة متقدمين للجوء بأعداد تفوق أي مكان آخر. وقدِم اللاجئون في الولايات المتحدة من 166 دولة أو منطقة - لكن أكثر من نصفهم قدِموا من أربع دول فقط في أمريكا الوسطى أو المكسيك. وشهد عدد المتقدمين للجوء للولايات المتحدة انخفاضا ملحوظا عن العام السابق الذي سجل ما يقرب من 331,700 شخصا. ألمانيا تستضيف ألمانيا أكثر من مليون لاجئ، أكثر من نصفهم قدموا من سوريا (532,000 بنهاية عام 2018). واستمرت سوريا التي مزقتها الحرب رافدا لأكبر موجة من المهاجرين إلى ألمانيا عام 2018، لكن أعدادا كبرى قدِمت أيضا من العراق. وعلى الرغم من احتلال ألمانيا المركز الثالث عالميا من حيث طلبات اللجوء إليها، فإن العدد تراجع بشكل كبير، بعد أن ارتفع في عام 2016 وبلغ 722,000 طلب. وتراجع عدد طالبي اللجوء إلى ألمانيا بنسبة 14 في المئة عام 2018 وحده.
https://www.bbc.com/amharic/news-56648233
https://www.bbc.com/arabic/world-56662051
ምክንያቱ ደግሞ አዲሱ ዓይነት የኮቪድ ተህዋሲ ዝርያ መከሰቱ ሳይሆን አይቀርም ተብሏል፡፡ በአሁኑ ሰዓት በብራዚል ሆስፒታሎች ከሚችሉት ታማሚ በላይ እያስታመሙ ሲሆን በአንዳንድ ከተሞች ሰዎች አልጋ ወረፋ እየተጠባበቁ ተራ ሳይደርሳቸው ሞት እየቀለባቸው ነው ተብሏል፡፡ የሰው ሰራሽ መተንፈሻ መሣሪያዎች እጥረትም ተከስቷል፡፡ ወረርሽኙ ከመጣ ወዲህ ብራዚል የሞቱባት ዜጎች ቁጥር 337ሺህ የደረሰ ሲሆን ይህም በዓለም ሁለተኛው አስፈሪ ቁጥር ነው፡፡ በዚህን ያህል ቁጥር ዜጎቹ የሞቱበት ከአሜሪካ ሌላ የለም፡፡ በአሜሪካ ከግማሽ ሚሊዮን ዜጎች በላይ ሕይወታቸውን አጥተዋል፡፡ ፕሬዝዳንት ቦልሶናሮ ይህ ሁሉ ዜጋ ሞቶባቸውም ዘጋግቶ ቤት የመቀመጥ እርምጃን ተቃዋሚ ሆነው እንደፀኑ አሉ፡፡ እሳቸው እንደሚሉት ዜጎች ከቤት እንዳይወጡ ቢደረግ የምጣኔ ሀብት ቀውስና መዘዙ ከኮቪድ-19 የባሰ ሕዝቡን ይጨርሳል፡፡ ፕሬዝዳንት ቦልሶናሮ ባለፈው ማክሰኞ ለደጋፊዎቻቸው ንግግር ባደረጉ ጊዜ የእንቅስቃሴ ገደብ ያስቀመጡ የክልል ገዢዎችን ወቅሰዋል፡፡ ‹‹ቤት መቀመጥ ትርፉ መወፈርና ድብርት ነው፡፡ ቤት መቀመጥ ትርፉ የሥራ አጥ ቁጥርን ማብዛት ነው›› ሲሉ ተናግረዋል፡፡ በዚህ ንግግራቸው እሳቸው በሚመሯት ብራዚል በ24 ሰዓት 4ሺህ ዜጎች የመሞታቸውን ነገር ሳያነሱ አልፈውታል፡፡ በብራዚል እስከዛሬ በተህዋሲው የተያዙት ሰዎች ቁጥር 13 ሚሊዮን አልፏል፡፡ በደቡብ አሜሪካዊቷ አገር ብራዚል በመጋቢት ወር ብቻ 66ሺህ ዜጎች ከዚሁ ተህዋሲ ጋር በተያያዘ ሕይወታቸው አልፏል፡፡
مقابر ضحايا الوباء في البرازيل. وأصبحت المستشفيات مكتظة، والناس يموتون وهم ينتظرون العلاج في بعض المدن، والنظام الصحي على وشك الانهيار في العديد من المناطق. ويبلغ مجموع الوفيات في البرازيل حوالي 337000 حتى الآن، ولذا فهي تحتل المرتبة الثانية بعد الولايات المتحدة. لكن الرئيس جايير بولسونارو يواصل معارضة أي إجراءات إغلاق للحد من تفشي المرض. ويقول إن الضرر الذي سيلحق بالاقتصاد سيكون أسوأ من آثار الفيروس نفسه، وحاول رفع بعض القيود التي فرضتها السلطات المحلية عبر المحاكم. مواضيع قد تهمك نهاية وانتقد في حديثه إلى أنصاره خارج المقر الرئاسي الثلاثاء إجراءات الحجر الصحي، وأشار، دون دليل، إلى ارتباط الوفيات بالسمنة والاكتئاب. ولم يعلق على حدوث 4195 حالة وفاة سجلت في الساعات الـ24 الماضية. ويوجد في البرازيل حتى الآن أكثر من 13 مليون حالة إصابة بفيروس كورونا، بحسب ما ذكرته وزارة الصحة. وتوفي حوالي 66570 شخصا بمرض كوفيد-19 في مارس/آذار. وقال الدكتور ميغيل نيكوليليس، الذي يتابع الحالات في البلاد عن كثب، لبي بي سي: "البرازيل الآن ... تشكل تهديدا لجهود المجتمع الدولي برمته للسيطرة على الوباء". وأضاف: "إذا لم تتم السيطرة على الوباء في البرازيل، فلن يكون الكوكب آمنا، لأننا نصنع سلالات جديدة كل أسبوع ... وسوف تعبر الحدود". ما الوضع في البرازيل الآن؟ يشغل مرضى كوفيد-19 في معظم الولايات أكثر من 90 في المئة من أسرّة وحدة العناية المركزة، بحسب ما ذكره معهد فيوكروز للصحة. وأبلغت عدة ولايات عن نقص إمدادات الأكسجين والمهدئات بها. وعلى الرغم من الوضع الحرج، فإن بعض المدن والولايات تعمل بالفعل على تخفيف الإجراءات التي تحد من حركة الأشخاص. ونقلت وكالة أسوشيتيد برس للأنباء عن ميغيل لاغو، المدير التنفيذي لمعهد دراسات السياسة الصحية البرازيلي، الذي يقدم المشورة لمسؤولي الصحة العامة قوله: "الحقيقة هي أن الخطاب المناهض للإغلاق من جانب الرئيس بولسونارو هو الذي هيمن". وأضاف: "رؤساء البلديات والمحافظون ممنوعون سياسيا من تعزيز سياسات التباعد الاجتماعي لأنهم يعرفون أن مؤيدي الرئيس، ومن بينهم كبار رجال الأعمال، سيحبطون جهودهم". وقد تراجعت شعبية بولسونارو، الذي قلل من شأن الفيروس، وأثار الشكوك بشأن اللقاحات، ودافع عن الأدوية غير المثبتة علميا علاجا، بعد الانتقادات الشديدة التي تعرضت لطريقة تعامله مع الأزمة. وغيّر نبرته بشأن اللقاحات في الفترة الأخيرة، وتعهد بجعل عام 2021 عام التطعيمات. لكن البلاد واجهت صعوبة في إطلاق برنامجها. ويقول منتقدون إن حكومته كانت بطيئة في التفاوض بشأن الإمدادات. وحتى الآن لم يتلق جرعة واحدة على الأقل من اللقاح إلا حوالي 8 في المئة فقط من السكان، بحسب برنامج يتتبع البيانات العالمية. وقالت عالمة الأوبئة، إثيل ماسيل، إن البرازيل كانت في "وضع مروع"، ونقلت وكالة الأنباء الفرنسية عنها قولها: "بمعدل تلقي الناس للقاح .. فإن الطريقة الوحيدة لإبطاء الانتشار السريع للفيروس هي الإغلاق الفعال لمدة 20 يوما على الأقل". ما السلالة البرازيلية؟ يقول معهد فيوكروز إنه اكتشف 92 نوعا مختلفا من فيروس كورونا في البلاد، بما في ذلك "بي.1"، أو السلالة البرازيلية، التي أصبحت مدعاة للقلق لأنه يُعتقد أنها أشد عدوى. هناك نقص في إمدادات الأوكسجين في المستشفيات. ويُعتقد أنها ظهرت في ولاية أمازوناس في نوفمبر/تشرين الثاني 2020، وانتشرت بسرعة في عاصمة الولاية، ماناوس، حيث استحوذت على 73 في المئة من الحالات بحلول يناير /كانون الثاني 2021، وفقا للأرقام التي حللها باحثون في البرازيل. ويخشى الخبراء من أن انتشار السلالة البرازيلية يعني زيادة الحالات على مدى عدة أشهر. وقال الدكتور نيكوليليس، الذي كان حتى وقت قريب يعمل منسق فريق الاستجابة للوباء في شمال شرق البرازيل، لبي بي سي إن استجابة البلاد كانت بمثابة "كارثة كاملة". وأضاف أنها "أكبر مأساة إنسانية في تاريخ البرازيل". وقال "قد نصل إلى 500 ألف حالة وفاة بحلول الأول من يوليو/تموز، وهذا هو أحدث تقدير. لكن جامعة واشنطن أصدرت تقديرا الجمعة يشير إلى أنه إذا ارتفع معدل انتقال العدوى بنسبة 10 في المئة، فقد نصل إلى 600 ألف حالة وفاة." وترتبط السلالة البرازيلية بارتفاع عدد الإصابات والوفيات في عدد من دول أمريكا الجنوبية.
https://www.bbc.com/amharic/news-55761780
https://www.bbc.com/arabic/world-55763102
ሪፐብሊካኖቹ ይህንን ጥያቄ ያቀረቡት የቀድሞው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ለፍርዱ ሂደት ዝግጅት ጊዜ እንዲያገኙ ነው። የቀድሞው ፕሬዚዳንት በቅርቡ የተከሰተውን የካፒቶሉን ነውጥ አነሳስተዋል በሚል እንዲከሰሱ ውሳኔ ተላልፎባቸዋል። ከስልጣን ሊለቁ ጥቂት ቀናት በቀራቸው ወቅት ያለመከሰስ መብታቸው እንዲገፈፍና በአመፅና ሁከት እንዲከሰሱም ለማስቻል እንደራሴዎቹ በአብላጫ ድምፅ መወሰናቸው የሚታወስ ነው። ለሪፐብሊካን አቻቸው ጥሪ ያደረጉት ሚክ ማኮኔል ዲሞክራት እንደራሴዎች የመጀመሪያ ሂደት ክሱን ከማቅረብ እንዲዘገዩና ትራምፕም ለዝግጅት ሁለት ሳምንት ያህል እንዲኖራቸው ጠይቀዋል። የክሱ ሂደት በአውሮፓውያኑ የካቲት አጋማሽ ላይ ቢጀመር ለትራምፕ በቂ ጊዜ ይኖራቸዋል ብለዋል። ከትናንት ጀምሮ ሪፐብሊካኖች በምክር ቤቱ አብላጫ ወንበር መኖሩን ማቆም ተከትሎ የዲሞክራቶች መሪ ቹክ ሹመር በሃሳቡ ላይ ይስማማ ዘንድ ግድ ይላል ተብሏል። የዲሞክራት እንደራሴዎች በበኩላቸው ክሱን ለምክር ቤቱ ለማቅረብ ዝግጅታቸውን ጨርሷል ተብሏል። በትናንትናው ዕለት ይፋዊ የስልጣን ዘመናቸው ያበቃው የቀድሞ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ የተከታያቸውን ጆ ባይደንን በዓለ ሲመት ሳይታደሙ ወደ ፍሎሪዳ አቅንተዋል። የቀድሞው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ከወር በፊት ነበር በዋይት ሃውስ አቅራቢያ ለነበሩ ሰልፈኞች "በሰላማዊና በአርበኝነት" ድምፃቸው እንዲሰማ እንዲያደርጉ ጥሪ ያስተላለፉት። ነውጠኛ ሰልፈኞቹ ወደ አሜሪካው ካፒቶል ህንፃ እየተቃረቡ ነበር ተብሏል። የቀድሞው ፕሬዚዳንት አክለውም "በእልህ እንዲታገሉም" ለደጋፊዎቻቸው ተናግረዋል። ነውጠኛ ደጋፊዎቻቸውም ወደ ካፒቶል ሂል ህንፃ ሰብረው ገቡ፤ ከፍተኛ ሁከት ተነሳ። በወቅቱም በህንፃው የምክር ቤቱ እንደራሴዎች ተመራጭ የነበሩትን የጆ ባይደንን ፕሬዚዳንታዊ ድል ይፋዊ ለማድረግ ስብሰባ ላይ ነበሩ። በተነሳውም ሁከት አራት ተቃዋሚዎች ሲገደሉ በቦታው የነበረ የካፒቶል ፖሊስም ተገድሏል። ሁከቱና ነውጡ ከተነሳ ከሳምንት በኋላ በስልጣን ላይ እያሉ ሁለት ጊዜ እንዲከሰሱ የተወሰነባቸው ወይም ኮንግረሱ በወንጀሎች የጠየቃቸው የመጀመሪያው ፕሬዚዳንት ሆኑ። ከስልጣን ከተገለሉ በኋላ የፍርድ ሂደታቸው በምክር ቤቱ የሚታይ የመጀመሪያ ሰው አድርጓቸዋል። ጥፋተኛ ሆነው ከተገኙም እስከ ወዲያኛው ድረስ መቼም ቢሆን በስልጣን ቦታ ላይ እንዳይቀመጡ ይደረጋል።
ترامب متهم بتحريض أنصاره على التمرد ويطالب الجمهوريون بمنح ترامب مهلة لتحضير الدفاع عن نفسه بعد اتهامه بالتحريض على التمرد عندما اقتحم أنصاره مقر الكونغرس في السادس من هذا الشهر. وقد جهز الديمقراطيون، في مجلس النواب، لائحة الاتهام ضد ترامب، لعرضها على مجلس الشيوخ. وسافر الرئيس الأمريكي السابق إلى فلوريدا بمجرد انتهاء فترة رئاسته، وقاطع مراسم تنصيب خلفه الديمقراطي جو بايدن. وفي السادس من يناير/ كانون الأول الحالي دعا ترامب أنصاره إلى إسماع أصواتهم "بطريقة سلمية وروح وطنية"، عندما كانوا يستعدون لمسيرة باتجاه مقر الكونغرس، وطالبهم أيضا "بالاستماتة في الكفاح". مواضيع قد تهمك نهاية وتحولت المسيرة إلى أعمال شغب وعنف عندما اقتحمت مجموعة من المتظاهرين أروقة الكونغرس، بينما كان النواب عاكفين على ترسيم فوز بايدن بالانتخابات الرئاسية. وقتل في المواجهات 4 من المتظاهرين وواحد من عناصر الأمن. وبعد أسبوع من ذلك أصبح ترامب أول رئيس في الولايات المتحدة يحاكم برلمانيا مرتين من أجل عزله. أنصار ترامب اقتحموا مقر الكونغرس وقت إجراءات ترسيم فوز بايدن بالانتخابات ما هي المحاكمة؟ المحاكمة أمام مجلس الشيوخ تقام عندما يتهم رئيس أمريكي في منصبه بارتكاب جريمة، وتهمة ترامب هذه المرة هي "التحريض على التمرد". ما الذي تم فعلا؟ صوت مجلس النواب يوم 13 من الشهر الحالي لصالح محاكمة ترامب للمرة الثانية من أجل عزله. وأحال القضية على مجلس الشيوخ، ولكن الوقت لم يسمح بمحاكمته قبل أن يغادر منصبه في 20 يناير/ كانون الأول. ما الذي سيحدث؟ يمكن محاكمة ترامب حتى بعدما غادر منصبه. ويمكن لأعضاء المجلس أن يصوتوا على منعه من الترشح لأي منصب حكومي مستقبلا. ما الذي يطالب به الجمهوريون؟ قال زعيم الأقلية الجمهورية في مجلس الشيوخ، ميتش ماكونيل، الخميس إنه طلب من الديمقراطيين في مجلس النواب تأجيل إرسال لائحة الاتهام إلى غاية 28 يناير/ كانون الأول، لتبدأ بعد ذلك المرحلة الأولى من المحاكمة. وسيكون أمام ترامب أسبوعان لتقديم دفاعه، على أن تبدأ الجلسات في منتصف فبراير/ شباط. ويحتاج الجمهوريون، الذين فقدوا الأغلبية في مجلس الشيوخ، إلى موافقة زعيم الديمقراطيين في المجلس، تشاك شومر، على طلباتهم. وقال ماكونيل في بيان: "إن الجمهوريين في مجلس الشيوخ متحدون جميعا على مبدأ أن هيئات مجلس الشيوخ ومنصب الرئيس، وكذا الرئيس السابق ترامب نفسه يستحقون محاكمة عادلة تصون الحقوق وتقدر خطورة المسائل القانونية والدستورية محل التهمة". وقال عضو مجلس الشيوخ عن ولاية تكساس، جون كورنين، لوكالة رويترز إنه يناقش مع زملائه الجمهوريين الحاجة إلى السماح "بمحاكمة ترامب". وقد صوت 10 جمهوريين في مجلس النواب مع الديمقراطيين في 14 يناير /كانون الأول لصالح محاكمة الرئيس السابق. ويحتاج الديمقراطيون، على الرغم سيطرتهم على مجلس الشيوخ، إلى دعم 17 عضوا جمهوريا لعزل ترامب، لأن الإدانة تتطلب موافقة ثلثي أعضاء المجلس. وأعلن عدد قليل من الجمهوريين موافقتهم على عزل ترامب. أما الأغلبية فيشككون في شرعية المحاكمة بعدما غادر ترامب منصبه، أو يرون أن عزله يعمق الإنقسامات. هل يوافق الديمقراطيون على هذه المقترحات؟ لم يصدر أي رد رسمي من مكتب شومر على مقترحات ماكونيل. ورفضت رئيسة مجلس النواب، نانسي بيلوسي، الرد على أسئلة الصحفيين بشأن توقيت إرسال لائحة الاتهام إلى مجلس الشيوخ. ولكن بيلوسي، العضو البارز في الحزب الديمقراطي، قالت إن ترامب لا ينبغي أن "يفلت من العقاب" لمجرد أنه غادر منصبه. وقال عضو مجلس الشيوخ، كريس كون، إن زملاءه الديمقراطيين سيتقبلون المقترحات إذا ساعد الجمهوريون في الموافقة على تعيينات الرئيس جو بايدن. وأضاف، في تصريح لقناة سي أن أن: "إذا لم يفعلوا، فإن الديمقراطيين سيدفعون بكل إصرار نحو المحاكمة والعزل".
https://www.bbc.com/amharic/news-53231190
https://www.bbc.com/arabic/scienceandtech/2013/05/130501_birdflu_newstrain_who
ተመራማሪዎች አሳማዎች ላይ አገኘነው ያሉት ይህ ቫይረስ ወረርሽኝ የመሆን አቅም ያለው ነው ብለዋል። ሳይንቲስቶቹ ቫይረሱ የዋዛ አይደለም፣ ራሱን ያባዛል በቀላሉ ዓለምን የማዳረስም አቅም አለውም ብለዋል። በአሁኑ ወቅት ይህ ቫይረስ አሳሳቢ ባይሆንም ከፍተኛ ጥንቃቄ ካልተደረገ ውጤቱ አደገኛ ሊሆን ይችላል ይላሉ። ባለሙያዎች እንደሚሉት ቫይረሱ ወደ ሰዎች ከተዛመተ ሰዎች ይቋቋሙታል ተብሎ አይገመትም። በናሽናል አካዳሚ ኦፍ ሳይንስ ላይ ይህንን ቫይረስ በተመለከተ የደረሱበትን ያተሙት ሳይንቲስቶቹ እንደሚሉት ይህን አዲስ ቫይረስ ለመቆጣጠር አሁኑኑ ሥራ መጀመር ይኖርበታል። ኮቪድ-19 ያስተጓጎለው የኢትዮጵያ የካንሰር ህክምና ከኮሮናቫይረስ ያገገሙት የ114 ዓመቱ የዕድሜ ባለፀጋ ማን ናቸው? አስራ አንድ አባላቱ በኮሮናቫይረስ የተያዙበት ቤተሰብ ጭንቀትና ደስታ በአሳማ እርባታዎች አካባቢ በሚሰሩ ሠራተኞች ላይ አሁኑኑ ጥብቅ ክትትል መደረግ ይኖርበታልም ተብሏል። ከዚህ ቀደም ለመጨረሻ ጊዜ ወረርሽኝ የሆነው ጉንፋን በ2009 ነበር በሜክሲኮ አካባቢ የተቀሰቀሰው። ከፍተኛ ጥፋት ያደርሳል ተብሎ የነበረው ይህ ስዋይን ጉንፋን እንደተፈራው ሳይሆን የቀረው በሁለት ምክንያት እንደሆነ ይታሰባል። አንዱ እድሜያቸው የገፉ ሰዎች ይህን ቫይረስ የመከላከል አቅም በዘመናት ውስጥ ማዳበራቸው ሲሆን፤ ሁለተኛው ደግሞ ስዋይን ፍሉ ከዚያ በፊት ከተቀሰቀሱ የወረርሽኝ ጉንፋኖች ጋር ተመሳሳይነት ስለነበረው ነበር። አሁን በአሳማዎች ላይ ተገኘ የተባለው ቫይረስ ግን ወደ ሰዎች ከተዛመተ ለማቆም ፈታኝ የሚሆነው ፍጹም አዲስ በመሆኑ ነው ተብሏል። ፕሮፌሰር ኪን ቾው በእንግሊዝ ኖቲንግሀም ዩኒቨርስቲ ተመራማሪ ናቸው። እርሳቸው ለቢቢሲ በሰጡት አስተያየት "አሁን ለጊዜው ትኩረታችን ኮሮናቫይረስ ላይ ነው፤ ትክክልም ነው። በዚህ መዘናጋት ውስጥ ግን አዲስ ቫይረስና አዲስ ወረርሽኝ አይኖርም ብለን ማሰብ ይለብንም" ብለዋል።
وعبر علماء عن قلقهم إزاء وتيرة وقوة انتشار الفيروس. غير أنه ليس من المعروف حتى الآن ما إذا كان الفيروس سوف يتحول إلى نوع جديد يمكنه الانتشار بين البشر. وحذرت منظمة الصحة من أن فيروس إتش7إن9 هو فيروس الانفلونزا "الاشد فتكا" الذي يتم التعرف عليه حتى الآن. وأشارت إلى أن الفيروس ينتقل بسهولة أكبر من السلالة السابقة التي أودت بحياة مئات في انحاء العالم منذ عام 2003 . مواضيع قد تهمك نهاية وقال باحثون صينيون في مجلة "لانسيت" العلمية الخميس إنهم استطاعوا التأكد من أن الدواجن هي مصدر لانتشار هذا الفيروس بين البشر. وتحدث مسؤولو الصحة الصينيون عن إصابة أفراد من نفس العائلة بهذا الفيروس، إلا أنهم لم يتحدثوا عن أية أمثلة مؤكدة لانتقال الفيروس من إنسان إلى آخر. الباحثون يؤكدون أن الداوجن هي مصدر انتقال الفيروس بين البشر ولم تسفر معظم الحالات المبلغ عنها عن الوفاة، كما غادر عدد من المرضى المستشفى بعد علاجهم. تعامل جدي غير أن وسائل الإعلام الرسمية أعلنت وفاة شخص آخر جراء الإصابة بالنوع الجديد من فيروس إتش7إن9 القاتل في إحدى المستشفيات. وبذلك يرتفع عدد ضحايا هذه النسخة الجديدة من الفيروس إلى 24 شخصا. وقالت وكالة إنباء الصين الجديدة " شينخوا" إن الوفاة الجديدة حدثت في مدينة شنغهاي، شرقي البلاد ، بعد 12 يوما من مكوث المريض في المستشفى للعلاج. وسجلت الصين أكثر من 120 حالة إصابة بهذا الفيروس حتى الآن. وقال البروفيسور جيرمي فارر، وهو خبير بارز في انفلونزا الطيور ومدير مؤسسة ويلكوم ، إحدى كبريات الجمعيات الخيرية البحثية في العالم، إن فيروس إتش 7 إن 9 يجب التعامل معه جديا.
https://www.bbc.com/amharic/news-55156386
https://www.bbc.com/arabic/sports-55199088
በከፍተኛ ገንዘብ የተሸጡት የማይክል ጆርዳንና የቀድሞው ፕሬዝዳንት ባራክ ኦባማ መለያዎች ታዋቂው የቅርጫት ኳስ ኮከብ ማይክል ጆርዳን በ1984 (እአአ) ለቺካጎ ቡልስ ቡድን ለመጫወት በፈረመበት ጊዜ የለበሰው ባለ 23 ቁጥር መለያ ለጨረታ ቀርቦ 320 ሺህ ዶላር ተሽጧል። ፕሬዝደንት ባራክ ኦባማ ለትምህርት ቤታቸው ፑናሁ ቡድን በተጫወቱበት ጊዜ ለብሰውት የነበረው መለያ ደግሞ በ192 ሺህ ዶላር ሲሸጥ፤ ይህም በጨረታ ከተሸጡ የተማሪዎች መለያ ከፍተኛውን ዋጋ አውጥቷል። ባለፈው ዓመት በተካሄደ ጨረታ ኦባማ ተማሪ ሳሉ ለብሰውት የነበረ ሌላ የቅርጫት ኳስ መለያ በ120 ሺህ ዶላር ተሽጦ ነበር። በከፍተኛ ዋጋ የተሸጠው የኦባማ መለያ የትምህርት ቤታቸው ቡድን በ1979 (እአአ) የሃዋይ የቅርጫት ኳስ ውድድርን ባሸነፈበት ጊዜ ለብሰውት የነበረው ባለ 23 ቁጥር መለያ ነው። የቀድሞው ፕሬዝደንት ለቅርጫት ኳስ ስፖርት ከፍተኛ ፍቅር ያላቸው ሲሆን፤ በቅርቡ ባሳተሙት መጽሐፋቸው ላይ የተፎካካሪ ቡድን አባላት ወላጆች ተገቢ ያልሆነ የበላይነትን እንዲያገኙ አድርገዋል በሚል ቅሬታ በማሰማታቸው ልጃቸው ሳሻ የምትጫወትበትን የቅርጫት ኳስ ቡድን ማሰልጠን እንደተዉ ጽፈዋል። የመጀመሪያው ቢሊየነር ስፖርተኛ የሆነው ኮከቡ የቅርጫት ኳስ ተጫዋች ጆርዳን ቡድኑ ቺካጎ ቡልስ በአሜሪካ የቅርጫት ኳስ ውድድር የበላይ ሆኖ ስድስት ጊዜ አሸናፊ ለመሆን አስችሎታል። የጆርዳን መለያዎች በተለያዩ ጊዜያት በጨረታ የተሸጡ ሲሆን፤ ከዚህ በፊት ከተሸጡ 23 ቁጥር መለያዎች ከፍተኛው 288,000 ዶላር ነበር።
قميص أوباما التابع لمدرسة بوناهو رقم 23 بيع بمبلغ 120 ألف دولار وسجل قميص جوردان رقم 23 حوالي 320 ألف دولار وبلغت قيمة قميص جوردان رقم 23، الذي ارتداه عندما وقع لفريق شيكاغو بولز عام 1984، حوالي 320 ألف دولار أمريكي. بينما حقق قميص أوباما، الذي كان يرتديه مع فريق مدرسة بوناهو الثانوية ويحمل رقم 23 أيضا، مبلغ 192 ألف دولار، وهو رقم قياسي لقميص رياضي خاص بمدرسة ثانوية وليس فريق محترفين. وبيع القميصان في مزاد أقيم الجمعة. وباع أوباما العام الماضي، قميصا رياضيا ارتداه في المدرسة الثانوية أيضا بمبلغ 120 ألف دولار. وقالت دار مزادات جوليان في بيفرلي هيلز، إن أوباما ارتدى قميصه رقم 23 في عام 1979، عندما ساعد فريقه في الفوز ببطولة ولاية هاواي لكرة السلة. مواضيع قد تهمك نهاية وظل أوباما عاشقا لكرة السلة طوال حياته. ويقول في مذكراته الجديدة بعنوان (أرض موعودة) إنه اضطر إلى التوقف عن تدريب فريق كرة السلة الذي تلعب فيه ابنته ساشا بعد أن اشتكى والدا لاعبة في فريق منافس من أنه يحابي فريق ابنته. أما أسطورة كرة السلة الأمريكية مايكل جوردان فكان أول رياضي يصبح مليارديرا، ولعب في مركز وسط فريق شيكاغو بولز الذي فاز بست بطولات في الدوري الأمريكي للمحترفين في التسعينيات. وتم إنتاج سلسلة وثائقية عن جوردان بعنوان (الرقصة الأخيرة) تصور نجاحات الفريق البارزة. وحققت السلسلة نجاحا كبيرا على نتفليكس في وقت سابق من هذا العام. وظهر الرئيس أوباما في إحدى حلقات السلسلة الوثائقية. وقال:"مايكل جوردان وفريقه غيرا الثقافة". أوباما توقف عن تدريب فريق كرة السلة لابنته ساشا بعد شكاوى من التمييز لصالح الفريق. وكان المبلغ القياسي السابق المسجل هو أيضا لقميص جوردان رقم 23، قد بلغ 288 ألف دولار في مزاد في يوليو/تموز الماضي. كما شهد مزاد الجمعة أيضا بيع قميص لفريق كافالييرز يحمل توقيع نجم دوري كرة السلة الأمريكي للمحترفين الحالي ليبرون جيمس، بمبلغ 128 ألف دولار. وبيع قميص كرة القدم الذي ارتداه لاعب الوسط كولين كابيرنيك، منذ ظهوره الأول مع فريق سان فرانسيسكو في القسم الغربي بدوري كرة القدم الأمريكية. وحقق قميص كابيرنيك 128 ألف دولار، وهو رقم قياسي جديد لقميص فريق يلعب في القسم الغربي من دوري كرة القدم الأمريكية. وأصبح كابيرنيك في عام 2016، رمزا للكفاح ضد الظلم العنصري عندما جثا على ركبتيه احتجاجا خلال النشيد الوطني للولايات المتحدة.
https://www.bbc.com/amharic/news-45867173
https://www.bbc.com/arabic/world-45861990
ፒየር ቪንሰንት ብራስልስ ውስጥ በምትገኝ ጋንሾሬን በምትባል ምርጫ ጣቢያ ላይ በርካታ ድምጽ በማግኘታቸው ከንቲባ ለመባል በቅተዋል። ኮምፓኒ እአአ በ1975 ነበር ከዲሞክራቲክ ሪፓብሊክ ኦፍ ኮንጎ ወደ ቤልጄም የመጡት። ሰውዬው ከ2006 ጀምሮ ንቁ የፖለቲካ ተሳትፎ በማድረግ በብራሰልስ ግዛት ውስጥ የህዝብ ተወካይ በመሆን ከአራት ዓመታት በፊት የምክር ቤት ወንበር ማሸነፍ ችለው ነበር። • ረጅሙ የአውሮፕላን በረራ ስንት ሰዓት ይፈጅ ይሆን? • አፍሪካዊያን ሌሎች የአፍሪካ ሃገራትን መጎብኘት ለምን ይከብዳቸዋል? የማንችስትር ሲቲ እግር ኳሰኛ በሆነው ዝነኛው ልጃቸው በርካቶች ያውቋቸዋል። የቪንሰንት ኮምፓኒ ወንድም ፍራንኮኢስ ደግሞ ቤልጄም ውስጥ ለሚገኝ ክለብ ይጫወታል። ወንድማማቾቹ ወላጅ አባታቸውን በጋራ በመሆን የእንኳን ደስ ያለህ መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል። በቪንሰንት ኮምፓኒ ኢንስታግራም ገጽ ላይ የተለጠፈው የእንኳን ደስ ያለህ መልዕክት፤ ወንድማማቾቹ ''ታሪክ ተሰራ! አባታችን በጣም ኮርተንብሃል'' ይላል። • ሙሽሪት እጮኛዋ መቃብር ላይ ድል ባለ ሠርግ ተሞሸረች ከቅርብ ዓመታት ወዲህ ትውልዳቸው ከቤልጄም ውጪ የሆኑ ስደተኞች በሃገሪቱ ፖለቲካ ውስጥ ያላቸው ተሳትፎ እየጨመረ መጥቷል። የቱርክ ስደተኞች ልጅ የሆነው ኢሚር ኪር 2012 ላይ የሴንት-ጆስ ከንቲባ በመሆን ተመርጦ ነበር። ወላጅ አባቷ ከሞሮኮ የሆኑት ናዲያ ሳሚኔት ደግሞ የሎንደርዘል መሪ በመሆን 2016 ላይ ተመርጣ ነበር።
بيير كومباني هاجر إلى بلجيكا في عام 1975 وتصدر بيير كومباني نتائج الاقتراع لرئاسة بلدية غانشورين في بروكسل، وحاز على لقب رئيس البلدية. وكان كومباني قد جاء إلى بلجيكا في عام 1975 لاجئا، مما أصبح يعرف الآن بجمهورية الكونغو الديمقراطية. وأصبح نشطا في خضم السياسة في 2006 بعد أن أصبح عضوا في مجلس البلدية، ثم تمكن من الفوز بمقعد في برلمان بروكسل الإقليمي في 2014. وربما يعرف كومباني أكثر بولديه. وأحدهما هو فينسنت كومباني، كابتن فريق مانشستر سيتي الإنجليزي، ونجم المنتخب البلجيكي. أما شقيق فينسنت، واسمه فرانسوا، فيلعب في نادي "كي إس في روزيلير" البلجيكي لكرة القدم. وسارعا الشقيقان إلى تهنئة والدهما على موقع انستغرام على صفحة فينسينت التي يتابعها حوالي 1.6 مليون شخص. وكتب فينسنت: "هذا (يوم) تاريخي، نحن فخورون بك يا والدنا". وأضاف: "إنه أول رئيس بلدية أسود في بلجيكا - وهذا لم يحدث من قبل، وهو أمر تاريخي، تهانينا إلى والدنا". وقال فينسنت إن الأمر "جاء بعد فترة طويلة من استحقاقه، ولكنه تقدم". يعرف بيير بولديه فينسنت (في الصورة) وفرانسوا لاعبي كرة القدم وليست هذه هي المرة الأولى التي يتحدث فيها فينسنت عن الحاجة إلى التقدم في السياسة في بلجيكا. فقد كتب قبل يومين تغريدة وضع فيها صورة للبرلمان البلجيكي، قائلا "تعدد ثقافي ضئيل جدا" في الصورة. وأضاف: "هذا يعكس أيضا غياب التنوع في جميع مستويات السلطة في بلجيكا". وبدأ رؤساء بلديات آخرون، ينتمون إلى أعراق مختلطة، في دخول السياسة في بلجيكا خلال السنوات الأخيرة. فقد انتخب في عام 2012 أمير كير، وهو ابن مهاجرين تركيين، رئيسا لبلدية سانت جوسيه، ثم انتخبت بعد ذلك في 2016 نادية سيمناتي، وهي ابنة مهاجر مغربي، لرئاسة بلدية لوندرزيل.
https://www.bbc.com/amharic/news-53627157
https://www.bbc.com/arabic/world-53628098
የሪፐብሊካን ቃለ አቀባይ እንደተናገሩት ሚዲያ እንዳይሳተፍ የተወሰነው ከኮሮናቫይረስ መመሪያዎች ጋር በተያያዘ መሆኑንም አሶሺየትድ ፕሬስ ዘግቧል። በሰሜን ካሮላይና የሪፐብሊካን ልዑካን ተሰባስበውም እጩ ፕሬዚዳንቱን ዶናልድ ትራምፕን በይፋ እንደገና ይመርጣሉ። 336 የሚሆኑ ልዑካን በሰሜን ካሮላይና ግዛት፣ ቻርሎቴ ከተማ በዚህ ወር ይሰባሰባሉ። እነዚህ ልዑካን በኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ምክንያት ቁጥሩ በመገደቡ መገኘት ያልቻሉትን በሺዎች የሚቆጠሩ አባላትን ወክለው ይገኛሉ። ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ የፓርቲያቸው ብቸኛ እጩ ተወዳዳሪ ሲሆኑ፤ እንደገና በይፋ መመረጣቸውም የምረጡኝ ቅስቀሳ ዘመቻቸውንም እንዲሁ በይፋ መጀመሩን የሚያበስር ነው ተብሏል። "ፓርቲያችን በፌደራል እንዲሁም በተለያዩ ግዛቶች የወጡ የኮሮናቫይረስ መመሪያዎችን በመከተልም ነው ስብሰባውን የሚሳተፉ ሰዎች ቁጥርን የወሰንነው" በማለት ቃለ አቀባይዋ ተናግረዋል። ይህ ውሳኔ ከዚህ በፊት ይደረጉ የነበሩ ስብሰባዎቸን አካሄድ የቀየረ ነው ተብሏል። ከዚህ ቀደም እንዲህ አይነቱ ስብሰባ የበርካታ ሚዲያዎችን ቀልብ የሚስብና ለህዝቡም መልዕክቶች ይፋ የሚሆኑበት ነበር። የሰሜን ካሮላይና አስተዳዳሪ በሚገኙት ሰዎች ብዛትና አካላዊ ርቀት ጋር ተያይዞ ስብሰባውን ወደ ሌላ ቦታ እንዲያደርጉት መጠየቀቻውን ተከትሎ ግንቦት ወር ላይ ወደ ጃክሰን፣ ፎሎሪዳ እንደሚደረግ ትራምፕ ተናግረው ነበር። ነገር ግን ወደ በኋላ ፍሎሪዳ ሊደረግ የነበረውን ስብሰባ በመሰረዝ ወደቀደመው እቅድ በመመለስ ሰሜን ካሮላይና እንዲካሄድ ተወስኗል።ግዛቲቷ የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝን ያለምክንያት እያቀጣጠሉ ነው በማለት ወንጅለዋል።
وعزت متحدثة باسم المجمع الانتخابي للحزب الجمهوري الوطني ذلك إلى مقتضيات الالتزام بالإرشادات الصحية والتباعد الاجتماعي للوقاية من فيروس كورونا، وفقا لوكالة أسوشيتدبرس للأنباء. ومن المقرر أن يجتمع مندوبو المجمع في ولاية نورث كارولينا لترشيح الرئيس دونالد ترامب رسميا لخوض الانتخابات المقبلة. ويجتمع المندوبون - وعددهم 336 مندوبا - يوم 24 آب/أغسطس الجاري في مدينة شارلوت. هل يستطيع جو بايدن إلحاق الهزيمة بترامب ويدخل البيت الأبيض؟ مواضيع قد تهمك نهاية هل يفوز جو بايدن برئاسة أمريكا بسبب عيوب دونالد ترامب؟ ويدلي هؤلاء بأصواتهم بالنيابة عن قرابة 2500 مندوب رسمي. وترامب هو الوحيد الباقي على لائحة مرشحي الحزب الجمهوري، وتدشن إعادة ترشيحه رسميا حملته الرئاسية الثانية. وأوضحت المتحدثة باسم المجمع الجمهوري أن الحزب "يعمل ضمن المعايير التي حددتها لوائح الولاية واللوائح المحلية من حيث عدد من يمكنهم حضور التجمعات". كاني ويست: فوزي بالرئاسة سيكون تعييناً من الله واللقاحات تتسبب في "شلل" الأطفال ويشكل ذلك تغيرا كبيرا بالنسبة للمجمع الذي يعمل عادة على اجتذاب الاهتمام الإعلامي له كوسيلة لبث رسالة الحزب إلى الجمهور. وكان ترامب قد نقل موقع الاجتماع إلى مدينة جاكسونفيل بولاية فلوريدا بعد إصرار حاكم ولاية نورث كارولينا - المنتمي للحزب الديمقراطي المنافس - في شهر أيار/مايو الماضي إلى تحديد عدد الحضور في المجمع، مستندا إلى ضرورات التباعد الاجتماعي. إلا أن الرئيس عاد وألغى اجتماع ولاية فلوريدا، ملقيا باللوم على "تفشي" فيروس كورونا فيها مجددا.
https://www.bbc.com/amharic/news-50149419
https://www.bbc.com/arabic/world-50137682
እነዚህን ጉዳዮች በአራት ዋና ዋና ነጥቦች መክፈል ይቻላል። ኢፍትሃዊነት በዚህ በኩል ያሉ የተቃዋሚ ሰልፈኞች የሃገራቸው ሃብቶች በእኩል መንገድ እየተከፋፈሉ አይደለም ብለው የሚያስቡና ወሳኝ አገልግሎቶች ዋጋ መጨመሩን የሚቃወሙ ናቸው። • የደቡብ ኮርያ ፖለቲከኞች ለምን ጸጉራቸውን በአደባባይ ይላጫሉ? • የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ንቅናቄ ትናንት እና ዛሬ ለዚህ ቀዳሚ ምሳሌ ደግሞ ኢኳዶር ናት። በያዝነው ጥቅምት ወር የተጀመረው ተቃውሞ መነሻው መንግስት ከዓለማቀፉ የገንዘብ ተቋም ብድር ለማግኘት ሲል የነዳጅ ዋጋ ላይ ያደርገው የነበረውን ድጎማ እንደሚያቆም ማስታወቁ ነበር። ውሳኔው በአጭር ጊዜ ውስጥ ነዳጅ ዋጋ በከፍተኛ ደረጃ እንዲጨምርና ከዜጎች አቅም በላይ እንዲሆን አድርጎታል። አንዳንድ ዜጎች የነዳጅ ዋጋ መጨመሩ የመጓጓዣ አገልግሎቶች ላይ ጭማሪ ስለሚያስከትልና ተያይዞ ደግሞ የምግብ ዋጋም እንዲንር ስለሚያደረግ ዋነኛ ተጎጂ የሚሆኑት አነስተኛ ገቢ ያላቸው ኢኳዶራውያን የሚኖሩባቸው የገጠር ክፍሎች ናቸው ሲሉም ተከራክረዋል። የተቃውሞ ሰልፈኞችም ዋና ዋና መንገዶችን ዘግተዋል፣ የሃገሪቱን ፓርላማ ወርረዋል እንዲሁም ከጸጥታ ሃይሎች ጋር ተጋጭተዋል። ሰልፈኞቹ ባደረጉት ተከታታይ ተቃውሞ መንግስት ውሳኔውን ቀልብሶ የነዳጅ ዋጋ ላይ የሚያደርገውን ድጎማ እንደሚቀጥል አስታውቋል። በዚሁ ዙሪያ የምትነሳዋ ሌላና ሃገር ደግሞ ቺሊ ናት። የመጓጓዣ ክፍያዎች በእጅጉ መጨመራቸው ያማረራቸው ቺሊያውያን በዋና ዋና መንገዶች በመውጣት ተቃውሟቸውን ገልጸዋል። ምንም እንኳን መንግስት የህዝብ ማመላለሻ አውቶቡሶችና የባቡር አገልግሎቶች ላይ የዋጋ ጭማሪ ያደረግኩት ለኃይል ማመንጨት የማወጣው ወጪ ከፍ በማለቱና የሃገሪቱ ምንዛሪ ደካማ በመሆኑ ነው ቢልም ዜጎች ግን ደሃውን ለመጫን ተብሎ የተደረገ ነው ሲሉ ብሶታቸውን አደባባይ ወጥተው ገልጸዋል። ቺሊ በላቲን አሜሪካ ሃብታም ከሚባሉት ሃገራት ብትመደብም ከፍተኛ ኢፍትሃዊነት እንደተንሰራፋ ይገለጻል። • "ሰልፍ የዜጎች መሰረታዊ መብት ነው" መስፍን ነጋሽ በመጨረሻ የቺሊ መንግስት ዋጋ ጭማሪውን ትቼዋለው ወደ ቤታችሁ ተመለሱ ብሎ ለዜጎች መልእክቱን ቢያስተላልፍም እንደውም ሌሎች ብዙ ያልተመለሱልን ጥያቄዎች አሉ በማለት ተቃውሟቸውን ቀጥለውበታል። ሊባኖስም ተመሳሳይ የተቃውሞ ሰልፎችን አስተናግዳለች። መንግስት በሃገሪቱ በስፋት ጥቅም ላይ የሚውለው የማህበራዊ ሚዲያና የጥሪ አገልግሎት የሚሰጠው 'ዋትስአፕ' ላይ ግብር እጥላለሁ ማለቱን ተከትሎ የተጀመረው ተቃውሞ አድጎ ወደ ኢፍትሀዊነት፣ ሙስናና ኢኮኖሚያዊ ጥያቄዎች ከፍ ብሏል። ሙስና ሊባኖስ አሁንም በዚህ ምድብ ውስጥ ትገባለች። የተቃውሞ ሰልፈኞች እንደሚሉት ደሃው ዜጋ ከባድ ኢኮኖሚያዊ ቀውስ ውስጥ በወደቀበት ሰአት መሪዎች የራሳቸውን ሃብት ለማካበት ሲሰሩ ነበር። ባሳለፍነው ሰኞም የሊባኖስ መንግስት የተቃውሞ ሰልፎቹን ተከትሎ የተለያዩ የጥቅማጥቅም አሰራሮችን ያበጀ ሲሆን የመንግስት ኃላፊዎችን ደሞዝ ለመቀነስም ሃሳብ አቅርቧል። በኢራቅም ተመሳሳይ የተቃውሞ ሰልፎች ተበራክተዋል። ሰልፈኞቹም በሃገሪቱ ያለው ፖለቲካዊ ስርአት ህዝቡን ችግር ውስጥ ከቶታል ሲሉ ተደምጠዋል። ሌላኛው ጥያቄያቸው ደግሞ የመንግስት ሃላፊዎች በእውቀታቸውና በልምዳቸው ሳይሆን በዘርና ሃይማኖት ላይ የተመሰረተ ነው የሚል ነው። ይህ አሰራር ደግሞ ሃላፊዎቹ የሃገሪቱን ሃብት እንዲበዘብዙና በደሃው ህይወት እንዲቀልዱ በር ከፍቶላቸዋል በማለት ነው ለተቃውሞ አደባባይ መውጣትን የመረጡት። የአፍሪካዋ ግብጽም የዚሁ ሰለባ ሆናለች። ባሳለፍነው መስከረም ወር የጀመረው የግብጽ ተቃውሞ ከአንድ ባለሃብት ይጀምራል። ሞሀመድ አሊ የተባለው በግዞ ስፔን ውስጥ የሚኖረው ባለሃብት ፕሬዝዳንት አብዱልፈታህ አል ሲሲሰ እና የወታደራዊ ሃላፊዎች በሙስና ተዘፍቀዋል ማለቱን ተከትሎ ነው። ፖለቲካዊ ነጻነት ከፖለቲካዊ ነጻነት ጋር በተያያዘ ለወራት የቆየው የሆንግ ኮንግ የተቃውሞ ሰልፍ የዓለም መነጋገሪያ ከሆነ ሰንበትበት ብሏል። በሚሊዮን የሚቆጠሩት እና ለተቃውሞ አደባባይ የሚወጡት ሰልፈኞች ከቻይና ጋር ያላቸው ቁርኝት እንዲያበቃ የሚሹ ናቸው። የቀድሞዋ የእንግሊዝ ቀኝ ግዛት የሆነችው ሆንግ ኮንግ የቻይና አካል ስትሆን፤ ነዋሪዎቿም የዘረ ሃረጋቸው ከቻይና የሚመዘዝ ይሁን እንጂ ከ70 በመቶ በላይ የሚሆኑት የሆንግ ኮንግ ነዋሪዎች ራሳቸውን እንደ "ቻይናዊ" አይመለከቱም። በሆንግ ኮንግ ተቃውሞው የተጀመረው በወንጀል የተከሰሱ ሰዎች ከሆንግ ኮንግ ወደ ቻይና ተላልፈው እንዲሰጡ የሚያስችል ሕግ ተግባራዊ ሊደረግ መታሰቡን ተከትሎ ነበር። ምንም እንኳ ሆንግ ኮንግ የቻይና አካል ብትሆንም፤ የቻይና እና የሆንግ ኮንግ የሕግ ስርዓት የተለያየ ነው። ቻይና በበኩሏ ሌሎች ሃገራት በጉዳዩ ላይ እጃቸውን እንዳያስገቡ ስታስጠነቅቅ ቆይታለች። • በተሻሻለው የወንጀለኛ መቅጫ ሥነ ሥርዓት ህግ ረቂቅ ጥፋተኛና አቃቤ ህግ ይደራደራሉ በስፔኗ ባርሴሎናም የካታላን መሪዎች መታሰራቸውን የተቃወሙ በመቶ ሺዎች የሚቆጠሩ የተቃዋሚ ሰልፈኞች አደባባይ ወጥተዋል። የካታላን ግዛት ከስፔን መገንጠል አለባት የሚል ሃሳብ ይዘው የሚንቀሳቀሱት እነዚህ ፖለቲከኞች ለእስር የተዳረጉት እ.አ.አ. በ 2017 ሲሆን ነዋሪዎቹ የሆንግ ኮንግ የተቀውሞ ሰልፈኞችን አካሄድ ተከትለዋል። ቦሊቪያ ውስጥ ደግሞ ፕሬዝዳንት ኢቮ ሞራሌስ በድጋሚ በምርጫውን እንደሚወዳደሩ ማስታወቃቸውን ተከትሎ ነው ህዝባዊ ተቃውሞዎች የተጀመሩት። የአየር ጸባይ ለውጥ 'ኤክስቲንክሽን ሪቤሊየን ሙቭመንት ' የተባለ በአየር ጸባይ ለውጥ ላይ የሚሰራ ቡድን በብዙ የዓለማችን ከፍሎች የተቃውሞ ሰልፎችን አካሂዷል። መንግስታትም አፋጣኝ ምላሽ እንዲሰጡ ጥያቄ ቀርቧል። የተቃውሞ ሰልፉ ከተካሄደባቸው ሃገራት መካከል ደግሞ አሜሪካ፣ እንግሊዝ፣ ጀርመን፣ ስፔን፣ ኦስትሪያ፣ ፈረንሳይና ኒውዚላንድ ተጠቃሽ ናቸው። ከዚህ በተጨማሪ በአውስትራሊያ እና በህንድ የሚገኙ ወጣቶች በየሳምንቱ ከትምህርት ቤት በመቅረት አካባቢያችንን አድኑልን የሚል ጥሪ ሲያሰሙ ከርመዋል።
احتجاجات ملأت شوارع تشيلي وهونغ كونغ ولبنان وعلى الرغم من تباعد المسافات بآلاف الأميال بين الاحتجاجات في العالم، فإنها بدأت للأسباب نفسها في عدة بلدان، وكان في بعضها إلهام لأخرى، في طريقة التنظيم، وإدراك الأهداف. وفيما يلي عرض للقضايا قيد المطالبة، وهي التي تربط كثيرين ممن خرجوا إلى الشوارع. عدم المساواة كثير ممن يحتجون هم أناس يشعرون منذ فترة طويلة بحرمانهم من ثروات بلدانهم. وكانت القشة الأخيرة في كثير من الحالات هي ارتفاع أسعار الخدمات الأساسية. مواضيع قد تهمك نهاية فقد بدأت المظاهرات في إيكوادور هذا الشهر عندما أعلنت الحكومة إلغاء دعم الوقود، الذي استمر على مدى عقود، في خطوة تهدف إلى تخفيض النفقات، بالاتفاق مع صندوق النقد الدولي. وأدى هذا الإجراء إلى ارتفاع حاد في أسعار الوقود، لم يستطع كثيرون شراءه. وخشي السكان من أن يفضي الإجراء إلى زيادة أسعار المواصلات العامة، والأغذية، وأن أكثر المتضررين منه هم أهالي المناطق الريفية. وسدت محتجون الطرق السريعة، واقتحموا البرلمان، واشتبكوا مع قوات الأمن، خلال المظاهرات التي طالبوا فيها بإنهاء حالة التقشف، وإعادة دعم الوقود. وتراجعت الحكومة بعد أيام فقط من خروج الاحتجاجات، وانتهى العمل بالإجراء. المتظاهرون في لبنان اشتكوا من الفساد وعدم المساواة وفي تشيلي أفضى ارتفاع في أسعار المواصلات إلى خروج احتجاجات. وأنحت الحكومة باللائمة في ارتفاع أسعار تذاكر الحافلات والمترو إلى زيادة تكاليف الوقود، وضعف قيمة العملة، لكن المحتجين قالوا إن ذلك كان أحدث إجراء للضغط على الفقراء. وبينما كان المتظاهرون يشتبكون مع قوات الأمن مساء الجمعة، التقطت صور للرئيس ساباستيان بينيرا وهو يتناول العشاء في مطعم إيطالي راق، ورأى بعضهم في ذلك إشارة إلى الهوة بين صفوة السياسيين في تشيلي والناس في الشوارع. وتشيلي هي أحد بلدان أمريكا اللاتينية الغنية، ولكنها أيضا من أكثرها فقدانا للمساواة، إذ إن لديها أسوأ مستوى في عدم المساواة في الدخل بين 36 بلدا عضوا في منظمة التنمية والتعاون الاقتصادي. وكما حدث في إكوادور، تراجعت حكومة تشيلي، وعلقت زيادة أسعار التذاكر، من أجل إنهاء الاحتجاجات. لكن المظاهرات تواصلت، وزادت لتصبح مظالم أوسع نطاقا. ونقلت وكالة رويترز للأنباء عن طالب شارك في الاحتجاجات قوله: "ليست هذه احتجاجات بسيطة بسبب ارتفاع أسعار تذاكر المترو، هذه قمع مستمر لسنوات أضر أساسا بالفقراء". وخرجت في لبنان احتجاجات مماثلة، مع ظهور خطط لفرض ضريبة على مكالمات تطبيق وتسآب، أفضت إلى مظاهرات أوسع نطاقا على المشكلات الاقتصادية، وعدم المساوة، والفساد. ومع ارتفاع مستويات الديون، ظلت الحكومة تحاول تطبيق إصلاحات اقتصادية لتأمين حزمة مساعدات كبيرة من المانحين الدوليين. ولكن الناس العاديين يقولون إنهم يعانون بسبب سياسات الحكومة الاقتصادية، وإن سوء إدارة الحكومة هي السبب في مشكلاتهم. وقال أحد المتظاهرين في بيروت، واسمه عبد الله: "نحن لسنا هنا بسبب واتسآب، نحن هنا بسبب كل شيء: الوقود، والأغذية، والخبز، وكل شيء". الفساد أهم سبب في عدد من الاحتجاجات هو فساد الحكومة، بحسب ما قيل، وهو مرتبط بشدة بقضية عدم المساواة. محتجون عراقيون يقولون إن النظام السياسي لم ينصفهم ويقول المحتجون في لبنان إنهم بينهم يعانون بسبب الأزمة الاقتصادية، فإن قادة البلاد يستغلون مواقعهم في السلطة لإثراء أنفسهم، عبر العمولات وصفقات المحاباة. وقالت رباب، وهي محتجة في الـ50 من عمرها: "رأيت كثيرا من الأشياء، لكني لم أر مثل فساد الحكومة في لبنان". ووافقت الحكومة على حزمة إصلاحات، تتضمن تخفيض رواتب السياسيين، من أجل إنهاء الاضطرابات. وطالب الناس في العراق أيضا بإنهاء النظام السياسي الذي قالوا إنه لم ينصفهم. وكان من بين نقاط الخلاف هناك تعيينات الحكومة التي تنبني على الطائفية، أو الحصص العرقية، وليس على الأفضلية. ويوق المحتجون إن هذا سمح للقادة بإساءة استغلال المال العام، ومكافأة أنفسهم، ومن يتبعونهم، ولا يحصل معظم المواطنين إلا على الفتات. وخرجت في مصر أيضا احتجاجات على فساد الحكومة، كما قيل. وكانت المظاهرات النادرة التي خرجت في سبتمبر/أيلول تلبية لدعوة محمد علي، رجل الأعمال المصري المقيم في منفاه الاختياري في إسبانيا، والذي اتهم الرئيس عبد الفتاح السيسي والجيش بالفساد. مظاهرات كبيرة توجهت إلى مطار برشلونة تقليدا لما حدث في هونغ كونغ ولقيت أقواله بشأن سوء إدارة السيسي وحكومته للمال أصداء لدى كثيرين من المصريين، الذين ظلوا يعانون من إجراءات التقشف لفترة طويلة. الحرية السياسية شعر المحتجون في بعض البلدان، بالغضب بسبب الأنظمة السياسية التي يشعرون أنهم سجناء لديها. فقد بدأت المظاهرات في هونغ كونغ هذا الصيف بسبب مشروع قانون كان سيسمح بترحيل المجرمين إلى الصين في بعض الحالات. وهونغ كونغ جزء من الصين، لكن الناس فيها يتمتعون بحريات خاصة، وهناك خوف عميق لديهم من أن السلطات في بكين تريد فرض سيطرة أوسع عليها. وأدت الاحتجاجات في هونغ كونغ، كما حدث بالنسبة إلى المحتجين في تشيلي ولبنان، إلى سحب التشريع المثير للجدل، لكن الاحتجاجات استمرت. ومن بين مطالب المحتجين، حق الاقتراع، وتحقيق محايد في الفظائع التي قالوا إن الشرطة ارتكبتها، والعفو عن المتظاهرين الذين قبض عليهم. وقد ألهمت أساليب المحتجين في هونغ كونغ النشطاء السياسيين عبر العالم. فخرج مئات الآلاف من الناس في برشلون معبرين عن غضبهم بشأن سجن قادة الانفصال في كاتالونيا. وكان القادة قد أدينوا في 14 أكتوبر/تشرين الأول بالتحريض بسبب دورهم في استفتاء عام 2017، الذي جرمته المحاكم الأسبانية، وإعلان استقلال الإقليم بعد ذلك. وعقب صدور الحكم على القادة، تلقى الناس في برشلونة رسالة على خدمة رسائل مشفرة تخبرهم بالتوجه إلى مطار إل برات في برشلونة، مقلدين أسلوبا استخدمه المحتجون في هونغ كونغ. وخلال توجههم إلى المطار، هتفت مجموعة من الشباب: "سوف نعمل مثل هونغ كونغ"، بحسب تقارير في وسائل الإعلام المحلية. ووزع محتجو كاتالونيا منشورات مكتوبة في هونغ كونغ تبين للمتظاهرين طريقة حماية أنفسهم من خراطيم المياه، وقنابل الغاز. تغير المناخ ارتبط كثير من الاحتجاجات التي ربما سمعتم عنها بالبيئة وتغير المناخ. وظل النشطاء في حركة التمرد على الانقراض يحتجون في المدن في أنحاء العالم، وهم يطالبون باتخاذ الحكومات إجراء فوريا. نشطاء خرجوا في مدن مختلفة منها لندن احتجاجا على تباطؤ الحكومات حيال قضية المناخ وخرجت تلك الاحتجاجات في بلدان مختلفة، منها الولايات المتحدة، وبريطانيا، وألمانيا، وإسبانيا والنمسا، وفرنسا، ونيوزيلاندا. وسلسل المشاركون أنفسهم وألصقوا أجسادهم بالطرقات والمركبات، وحاولوا عرقلة مراكز المدن المزدحمة. وانضم صغار الشباب في أنحاء العالم إلى إضرابات أسبوعية، ألهمتهم بها الناشطة السويدية غريتا ثونبيرغ. واشترك الملايين في إضراب بشأن المناخ قاده تلاميذ المدارس في أنحاء العالم، في مدن، مثل ملبورن، ومومباي، وبرلين، ونيويورك. وكتب على لافتة لهم: "تركنا دروسنا، حتى نعلمكم درسا".
https://www.bbc.com/amharic/news-57111323
https://www.bbc.com/arabic/middleeast/2012/06/120621_israel_gaza_rockets_thursday
የእስራኤል ጦር ታንኮችን ጭምር ወደ ጋዛ ድንበር አስጠግቷል የእስራኤል መከላከያ ኃይል እንደሚለው ጥቃቱ አሁንም ድረስ እየተካሄደ ሲሆን ወታደሮች በአየርና በእግረኞች በመታገዝ ጥቃቱን እየፈጸሙ ነው። ነገር ግን ወታደሮች ወደ ጋዛ አለመግባታቸው ተለግልጿል። በጋዛ ሮኬቶች፣ ተዋጊ ጀቶችና ሄሊኮፕተሮች ጥቅም ላይ ሲውሉ እንደነበር የቢቢሲ ዘጋቢ ተመልክቷል። እስራኤል እና ፍልስጤማውያን ሰኞ ዕለት ወደለየለት ግጭት ውስጥ መግባታቸውን ተከትሎ እስካሁን ከ100 በላይ ሰዎች ጋዛ ውስጥ የተገደሉ ሲሆን እስራኤል ውስጥ ደግሞ ሰባት ሰዎች ሕይወታቸው አልፏል። በሌላ በኩል እስራኤል ውስጥ የሚገኙ አይሁዶችና አረቦችም ግጭት ውስጥ ገብተዋል። የእስራኤል ባለስልጣናት ነገሮች በዚህ መልኩ ከቀጠሉ ወደ እርስ በርስ ጦርነት እንዳያመራ ስጋታቸውን ገልጸዋል። የመከላከያ ሚኒስትሩ ቤኒ ጋንትዝ በበኩላቸው በአገሪቱ የተቀሰቀሰውን አለመረጋጋት ለመቆጣጠር ከፍተኛ ቁጥር ያለው ወታደር እየተሰማራ እንደሆነና እስካሁንም ከ400 በላይ ሰዎች በቁጥጥር ስር መዋላቸውን ገልጸዋል። የእስራኤሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ ደግሞ መከላከያ ኃይሉ በጋዛ ታጣቂዎች ላይ እየወሰደ ያለው እርምጃ አስፈላጊ እስከሆነበት ጊዜ ድረስ እንዲቀጥል በሰጡት መግለጫ አስታውቀዋል። በመግለጫውም ጋዛን የሚመራው ኢስላማዊው ቡድን ሃማስ ላደረሰው ጉዳት ከባድ ዋጋ ይከፍላል ብለዋል። የእስራኤል ጦር ጋዛ ድንበር አቅራቢያ ሐሙስ ዕለት የሃማስ ቃል አቀባይ የሆኑት ግለሰብ በበኩላቸው ቡድኑ የምድር ጥቃት ለመፈጸም የሚወስን ከሆነ የእስራኤልን ወታደሮች መራር ትምህርት እንሰጣቸዋለን ሲሉ ተደምጠዋል። የእስራኤል መንግሥት በእስራኤላዊያን እና አረቦች መካከል ከፍተኛ አመፅ መነሳቱን ተከትሎ በሎድ ከተማ የአስቸኳይ ግዜ አዋጅ ማወጁ ይታወሳል። በሎድ ከተማ በተነሳው አመፅ መኪኖች ጋይተዋል እንዲሁም 12 ሰዎች ተጎድተዋል። የከተማው ከንቲባም ስማቸው ከእርስ በእርስ ጦርነት ጋር ተያይዞ እየተነሳ ይገኛል። ማክሰኞ ምሽት የእስራኤሉ ጠቅላይ ሚኒስቴር ቤኒያሚን ኔታኒያሁ በሎድ ከተማ የአስቸኳይ ግዜ አዋጅ መታወጁን ይፋ አድርገዋል። የእስራኤል የድንበር ጠባቂ ፖሊሶችም ከዌስት ባንክ እንዲመጡ ተደርጓል። በቴል አቪቭ አቅራቢያ ባለችው የሎድ ከተማ የሚኖሩ እስራኤላዊያን አረቦች የጀመሩት የተቃውሞ ሰልፍ ወደ ረብሻ ተቀይሮ ፖሊስ ላይ ድንጋይ በመወርወሩ ፖሊስ ከፍተኛ ድምፅ በሚያሰሙ ፍንዳታዎች ምላሽ ሰጥቷል። የእስራኤል መገናኛ ብዙሃን እንደዘገቡት በሎድ ከተማ በርካታ የንግድ ሱቆች እና ምኩራቦች በእሳት ተያይዘዋል። ሮይተርስ እንደዘገበው አንድ አረብ እየነዳ በነበረበት ወቅት አይሁዶች መኪናውን በድንጋይ አጥቅተዋል። የፍልስጤም ተዋጊዎች በበኩላቸው እስራኤል በጋዛ ሰርጥ ባካሄደችው የአየር ጥቃት አንድ ህንፃ ሙሉ ለሙሉ መውደሙን ተከትሎ በመቶዎች የሚቆጠሩ ሚሳኤሎችን ወደ ቴል አቪቭ ተኩሰናል ብለዋል። የዚህ ሳምንቱ ግጭቱ ከአውሮፓውያኑ 2014 በኋላ ከባዱ የተባለ ሲሆን በርካታ ንጹሀን ዜጎችና መሰረተ ልማቶች ከፍተኛ ጉዳት እያስተናገዱ ይገኛሉ። የእስራኤል መከላከያ እስከ 7 ሺ የሚደርሱ ተጠባባቂ ወታደሮችን የጠራ ሲሆን ወደ ጋዛ ድንበር ደግሞ ወታደሮችን እና ታንኮችን ማስጠጋት ጀምሯል። ግጭቱ አምስተኛ ቀኑን መያዙን ተከትሎ የተባበሩት መንግሥታት ዋና ጸሐፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዝ ሁለቱም አካላት ግጭቱን ለማበረድ እንዲሰሩ ጥሪ አቅርበዋል።
ثمانية فلسطينيين قتلوا في غارات جوية إسرائيلية على غزة فقد ضربت سبعة صواريخ جنوب إسرائيل بعد منتصف الليل، دون أن تخلف إصابات. وقال مصدر عسكري إن نظام القبة الحديدة الدفاعي المضاد للصواريخ اعترض صاروخا آخر. ويأتي الهجوم الأخير بعد ثلاثة أيام من أعمال العنف بين الجانبين الفلسطيني والإسرائيلي، قتل فيها ثمانية فلسطينيين في غارات جوية إسرائيلية، بينما أطلق الفلسطينيون عدة صواريخ على إسرائيل، ضربت نقطة شرطة على الحدود، وأصيب بسببها أربعة بجروح. وقال المتحدث العسكري إنه منذ بداية الأسبوع أطلق 129 قذيفة من غزة على جنوب إسرائيل. مواضيع قد تهمك نهاية وكانت كتائب عزالدين القسام، وهي الجناح العسكري لحركة حماس التي تحكم غزة قد قالت الأربعاء إنها وافقت على وقف لإطلاق النار مع إسرائيل بوساطة مصرية. وجاء في بيان لها "استجابة لجهود مصرية تسعى لوقف العدوان على شعبنا، فإننا في ألوية القسام، وجميع فصائل المقاومة الأخرى نعلن التزامنا بوقف هذه الجولة من المواجهة، طالما التزمت إسرائيل بوقف جرائمها". وفي وقت لاحق، افاد مسعفون فلسطينيون بمقتل عنصرين من كتائب القسام وجرح عدد آخر بجراح في انهيار نفق في موقع تابع لحماس في شمال قطاع غزة، كان تعرض للقصف من قبل الجيش الإسرائيلي أمس الأربعاء. وقال المسعفون إن القتيلين هما ثائر البيك ومحمد الخالدي، في حين أشارت مصادر أخرى أن هناك قتيلا ثالثا، ويجري التحقق من هذه التقارير. وكانت مواقع إعلامية تابعة لحماس، قد أكدت في البداية أن القتلين سقطا جراء قصف إسرائيلي على موقع، الآ أن النقيب أفيخاي أدرعي المتحدث باسم الجيش الإسرائيلي أكد لبي بي سي أن الجيش الإسرائيلي لم ينفذ أي غارات على غزة منذ الليلة الماضية، مرجحا أن يكون الحادث داخليا.
https://www.bbc.com/amharic/news-52074361
https://www.bbc.com/arabic/world-52078062
ወደ ዉሃን የመጡ ሰዎች ቤተሰቦቻቸው ለረዥም ጊዜ ያላዩ ሲሆን ከተማዋን ለቅቀው መውጣት የሚፈቀድላቸው ከሳምንት በኋላ ነው ተብሏል ዛሬ በርካታ መንገደኞች በዉሃን ባቡር ጣቢያ ሲተራመሱ ታይተዋል። ከስፍራው እንደሚወጡት ዘገባዎች ከሆነ ሰዎች ወደ ዉሃን ከተማ መግባት ቢፈቀድላቸውም መውጣት ግን አልተፈቀደም። የሁቤይ ግዛት ዋና ከተማ የሆነችው ዉሃን ከ50 ሺህ በላይ ኮሮናቫይረስ ያለባቸው ሰዎች የተገኙባት ሲሆን 3 ሺህ ያህል ሰዎች ደግሞ ሞተዋል። • ፕሬዝዳንት ትራምፕ የመኪና አምራቹን የመተንፈሻ መሳሪያ እንዲያመርት አዘዙ • የህክምና ባለሙያዎቻቸውን ለመከላከል የሚተጉት ቱኒዚያውያን እንደ ቻይና መንግሥት መረጃ ከሆነ በግዛቲቱ ያለው የኮቪድ-19 ወረርሽኝ እየቀነሰ ነው። ግዛቲቱ ቅዳሜ ዕለት 54 ሰዎች ብቻ ቫይረሱ እንደተገኘባቸው የገለፀች ሲሆን ሁሉም ሕሙማን ከሌላ አካባቢ የመጡ ናቸው ተብሏል። ቻይና በአሁኑ ሰዓት ከሌላ አካቢቢ የሚመጡ ህሙማንን ለመከላከል በሚል የመኖሪያ ፈቃድም ሆነ ቪዛ የያላቸው መንገደኞች ቢሆኑ እንኳ ከአገር ውጪ የሚመጡ የማንኛውንም አገር ዜጎች እንዳይገቡ አግዳለች። የቻይናንም ሆነ የሌላ አገራትን በረራ በሳምንት አንድ ቀን ብቻ እንዲሆን በተጨማሪም አውሮፕላኑ ካሉት መቀመጫዎች 75 በመቶውን ብቻ መንገደኞች መያዝ እንደሚችል አስታውቃለች። የኮቪድ-19 ቫይረስ በቻይናዋ ዉሃን የባህር አሳ ምግቦች በሚሸጥበት ገበያ እንደጀመረ የሚገመት ሲሆን ይህም ሊሆን የቻለው "ሕገ ወጥ የዱር እንስሳት ንግድ ላይ በተሰማሩ ሰዎች አማካኝነት ነው" ተብሏል። በከተማዋ የሚኖሩ 11 ሚሊየን ሰዎች በቤታቸው ተቀምጠው ያሳለፉ ሲሆን ከከተማዋ የሚያስወጡ የተለያዩ መንገዶችም ተዘግተው ነበር። ነገር ግን ከአርብ ጀምሮ ወደ ከተማዋ የሚያስገቡ መንገዶች ለእንቅስቃሴ ክፍት መሆናቸው ታውቋል። የከተማዋ 17 የባቡር መንገዶችም ቢሆኑ አገልግሎት መስጠት ጀምረዋል። ዉሃን ከታሕሳስ ወር አጋማሽ ጀምሮ ከማንኛውም እንቅስቃሴ ታግዳ ቆይታ ነበር ማንኛውም ዉሃን የሚደርስ መንገደኛ በተንቀሳቃሽ ስልኩ ላይ ጤነኛ መሆኑን የሚያሳይ በመተግበሪያ ላይ የተጫነለትን አረንጓዴ ምልክት ማሳየት ይጠበቅበታል። ከዉሃን መውጣት የሚፈቀደው የአገር ውስጥ በረራ ሲጀምር ከአንድ ሳምንት በኋላ እንደሆነ የከተማዋ ባለስልጣናት ገልፀዋል። በቻይና ባለፈው ሕዳር ወር ላይ ወረርሽኙ የጀመረ ሲሆን በዚህም የተነሳ 3300 ሰዎች ሞተዋል። ከዚያ በኋላ ወረርሽኙ የተስፋፋባቸው ጣሊያንና ስፔን ግን ከፍተኛ የሟቾች ቁጥር አስመዝግበዋል።
عائدون إلى ووهان وأظهرت صور حشوداً من الركاب، وهم يصلون إلى محطة قطارات في ووهان السبت. ويسمح للناس الآن بدخول مدينة ووهان، ولكن لا يسمح لهم بالمغادرة، بحسب الأنباء الواردة من هناك. وكانت ووهان، عاصمة إقليم هوبي، شهدت أكثر من 50 ألف إصابة بفيروس كورونا. وقد توفي 3 آلاف شخص على الأقل في هوبي جراء الوباء. ولكن الأرقام تقلصت بشكل جذري، بحسب المصادر الصينية الرسمية. وأعلنت الدولة السبت ظهور 54 حالة جديدة في اليوم السابق وجميعها قادمة من الخارج. مواضيع قد تهمك نهاية وفيما تحاول الصين السيطرة على الحالات الواردة من الخارج، أعلنت حظرا مؤقتا على الزوار الأجانب حتى إن كانوا يحملون تأشيرات أو إقامات. كما قلصت أيضا رحلات الخطوط الجوية الصينية والأجنبية إلى رحلة واحدة أسبوعيا، على ألا يتجاوز عدد ركاب الرحلة 75 في المئة من القدرة الاستيعابية للطائرة. ما هي المؤشرات على إعادة فتح ووهان؟ يعتقد أن الفيروس ظهر في سوق للمأكولات البحرية في ووهان "تجرى به تجارة غير مشروعة للحيوانات البرية". وأغلقت المدينة على سكانها البالغ عددهم 11 مليون نسمة، وعزلت عن بقية العالم منذ منتصف يناير/كانون ثاني الماضي، ونصبت حواجز في الطرق حول ضواحيها، وفرضت قيود مشددة على الحياة اليومية. ولكن أعيد فتح الشوارع أمام السيارات الداخلة إلى المدينة مساء الجمعة، بحسب وكالة رويترز للأنباء. وقالت وسائل الإعلام الرسمية إن مترو الأنفاق مفتوح من السبت، وبات بوسع القطارات الوصول إلى 17 محطة في المدينة. وقال الطالب غيو ليانغكاي، البالغ من العمر 19 عاما والذي عاد إلى المدينة بعد 3 أشهر، لرويترز: "قبل أي شيء أنا سعيد للغاية لرؤية أسرتي، كنا نريد أن نعانق بعضنا، ولكن هذا الوقت خاص، لذلك لا نستطيع عناق بعضنا أو القيام بأي فعل من هذا القبيل". ركاب يرتدون الكمامات ويقفون في الصف بعد وصولهم إلى محطة قطارات في ووهان يوم السبت وعلى جميع القادمين إلى ووهان إبراز شيفرة خضراء على هواتفهم المحمولة لإثبات أنهم في صحة جيدة. ويقول المسؤولون إن القيود المفروضة على مغادرة المدينة سترفع في 8 أبريل/نيسان المقبل، وهو أيضا الموعد المتوقع لاستئناف الرحلات الجوية الداخلية. وكان الفيروس ظهر في الصين في ديسمبر/كانون الأول الماضي وأسفر عن 3 آلاف و300 حالة وفاة، حسب الأرقام الرسمية، ولكن عدد الوفيات في إيطاليا وإسبانيا تجاوز حاليا الصين. وتحاول الصين جاهدة الآن السيطرة على موجة الحالات القادمة من الخارج، في الوقت الذي ترتفع فيه بشكل كبير حالات الإصابة بالعدوى خارج البلاد. وتشكل الإصابات التي يطلق عليها "الموجة الثانية"، وهي حالات الإصابة بالعدوى والقادمة من الخارج، مشكلة جديدة تعاني منها إلى جانب الصين دول أخرى مثل كوريا الجنوبية وسنغافورة، وهي الدول التي نجحت في وقف تفشي المرض ضمن أراضيها خلال الأسابيع الأخيرة.
https://www.bbc.com/amharic/news-55631984
https://www.bbc.com/arabic/55597243
የፓርቲያቸው አባል ፕሬዝዳንት ትራምፕ ከሥልጣን እንዲባረሩ የሚጠይቀው ክስ እንዲመሰረትባቸው ድጋፋቸውን ከገለጹት መካከል በተወካዮች ምክር ቤት ከፍተኛዋ የሪፐብሊካን ፓርቲ እንደራሴ ሊዝ ቼኒ፤ ባለፈው ሳምንት ዋሺንግተን ውስጥ ከነበረው ግርግር ጋር በተያያዘ ፕሬዝዳንቱ እንዲከሰሱ ድምጽ እንደሚሰጡ በይፋ ተናግረዋል። ፕሬዝዳንት ለሳምንት ያህል ድምጻቸውን አጥፍተው ከቆዩ በኋላ ማከስኞ ምሽት በሰጡት ቃል ደጋፊዎቻቸው በአገሪቱ ምክር ቤት ላይ ለፈጸሙት ጥቃት ኃላፊነቱን እንደማይወስዱ ገልፀዋል። የዛሬ ሳምንት በአዲሱ ተመራጭ ፕሬዝዳንት የሚተኩት ዶናልድ ትራምፕን ከቀሯቸው የሥልጣን ቀናት በውርደት እንዲባረሩ ዲሞክራቶች ግፊት እያደረጉ ነው። የአገሪቱ ምክር ቤት በፕሬዝዳንቱ ላይ አመጽ በማነሳሳት በሚቀርብባቸው ክስ ላይ ዛሬ ረቡዕ ድምጽ የሚሰጥ ሲሆን፤ በዚህም ፕሬዝዳንት ትራምፕ በአሜሪካ ታሪክ በስልጣን ዘመናቸው ሁለት ጊዜ የተከሰሱ መሪ ይሆናሉ። የቀድሞው የአሜሪካ ምክትል ፕሬዝዳንት ዲክ ቼኒ ሴት ልጅ የሆኑት ሊዝ ቼኒ በማለት የአንድ ፓርቲ መሪ የእራሳቸውን አባል ለመክሰስ መስማማታቸው በርካቶችን አስደንቋል። ባወጡት መግለጫ ላይ ትራምፕ "በሕገ መንግሥቱና በገቡት ቃል ላይ ክህደት ፈጽመዋል" ብለዋል። የዋዮሚንግ ግዛት ተወካይ የሆኑት ሊዝ ጨምረውም ፕሬዝዳንቱን "አመጸኞቹን ጠርተው በማሰባሰብ የጥቃቱን እሳት ለኩሰዋል" ሲሉ ከሰዋቸዋል። ሁለት ተጨማሪ የፕሬዝዳንቱ ፓርቲ አባላትም በትራምፕ ላይ የሚከፈተውን ክስ በመደገፍ ድምጻቸውን እንደሚሰጡ ተናግረዋል። በምክር ቤቱ የሪፐብሊካን ፓርቲ መሪ የሆኑትና የትራምፕ ወዳጅ ኬቭን ማካርቲ ክሱን እንደሚቃወሙት የገለጹ ሲሆን፤ ነገር ግን የፓርቲያቸው አባላት በሙሉ በምክር ቤቱ ውስጥ የተቃውሞ ድምጽ እንዲሰጡ ጥሪ እንደማያደርጉ ተናግረዋል። ኒው ዮርክ ታይምስ ጋዜጣ በሕግ መወሰኛው ምክር ቤት የሪፐብሊካን ፓርቲ መሪ የሆኑት ሚች ማኮኔል ለቅርብ ሰዎቻቸው ተናገሩት ብሎ እንደዘገበው፤ ፕሬዝደንቱን በዲሞክራቶች መከሰሳቸው ትራምፕን ከፓርቲው ለማስወገድ ይረዳል ብለው እንደሚያምኑ አመልክቷል። ማኮኔል ለተባባሪዎቻቸው ጨምረው እንደተናገሩት ፕሬዝደንት ትራምፕ ሊያስከስስ የሚችል ጥፋት ፈጽመዋል ብለው እንደሚያምኑ ዋሽንግተን ፖስት ዘግቧል።
وقالت ليز تشيني، ثالث أكبر عضو جمهوري في مجلس النواب، إنها ستصوت لصالح عزل ترامب بعد أعمال الشغب في مقر البرلمان الأمريكي (الكونغرس) الأسبوع الماضي. وفي وقت سابق الثلاثاء، امتنع ترامب عن تحمل مسؤولية اقتحام أنصاره مقر الكونغرس. ومن المقرر أن يخلفه في المنصب الديمقراطي جو بايدن في 20 يناير/ كانون الثاني. ويعتزم مجلس النواب التصويت الأربعاء على اتهام ترامب بالتحريض على التمرد. مواضيع قد تهمك نهاية ماذا قال الجمهوريون؟ تعهدت تشيني، ابنة نائب الرئيس السابق ديك تشيني، بدعم إجراءات العزل، وهي المرة الأولى التي يقوم فيها زعيم من حزب الرئيس بفعل ذلك منذ تولي ريتشارد نيكسون منصبه. وقالت في بيان: "لم تكن هناك خيانة أكبر من قبل رئيس للولايات المتحدة لمنصبه وأدائه لليمين الدستورية". وأضافت ممثلة ولاية وايومنغ أنّ ترامب "جمع هذا الحشد، وأوقد لهب هذا الهجوم". وقال عضوان جمهوريان آخران في مجلس النواب، هما جون كاتكو وآدم كينزينجر، إنهما سيصوتان أيضاً لصالح العزل. وبحسب تقارير، قرر الزعيم الجمهوري في مجلس النواب كيفين مكارثي، حليف ترامب الذي قال إنه يعارض العزل، بعدم مطالبة أعضاء الحزب العاديين بالتصويت ضد الإجراء. ووفقاً لصحيفة نيويورك تايمز، أخبر زعيم الجمهوريين في مجلس الشيوخ ميتش ماكونيل المقربين منه أنه سعيد بأن الديمقراطيين يريدون عزل الرئيس، لأنه يعتقد أن ذلك سيساعد في تخليص الحزب الجمهوري من ترامب. كما أخبر ماكونيل مساعديه أنه يعتقد أن الرئيس ارتكب جرائم تستوجب عزله، بحسب صحيفة واشنطن بوست. وقدم الجمهوري بريان فيتزباتريك، من ولاية بنسلفانيا، في مجلس النواب مساء الثلاثاء قراراً لفرض الرقابة على ترامب، وهو إجراء توبيخي من الكونغرس أقل شدة من المساءلة. ويتهم الإجراء ترامب بـ"محاولة نقض" نتائج الانتخابات الرئاسية، التي جرت في نوفمبر/تشرين الثاني، بشكل غير قانوني و"تهديد فرع من أفرع الحكومة". ماذا يحدث في الكونغرس؟ رفض نائب الرئيس، مايك بنس، يوم الثلاثاء قراراً مرره مجلس النواب يطالبه بالمساعدة في عزل ترامب بموجب بند دستوري. ويضغط الديمقراطيون على بنس لتفعيل القسم 4 من التعديل الخامس والعشرين من الدستور، الذي من شأنه أن يسمح لأغلبية أعضاء مجلس الوزراء بتجريد الرئيس من السلطة إذا اعتبر غير قادر على أداء مهامه. لكن بنس قال في رسالة إلى رئيسة مجلس النواب نانسي بيلوسي: "بموجب دستورنا، لا يعتبر التعديل الخامس والعشرون وسيلة للعقاب أو انتزاع السلطة". وأضاف: "تفعيل التعديل الخامس والعشرين بهذه الطريقة سيشكل سابقة مروعة". ويعني رفض بنس المضي قدماً بهذا الاقتراح أن الديمقراطيين سيشرعون في التصويت على عزل ترامب في وقت مبكر من يوم الأربعاء. ويمكنهم أيضاً استخدام إجراءات العزل للتصويت على منع ترامب من الترشح للمنصب مرة أخرى. وكان الرئيس أشار إلى أنه يخطط للترشح في عام 2024. إذا عُزل ترامب من قبل مجلس النواب، فسيتم تقديمه لمحاكمة في مجلس الشيوخ لتحديد ما إذا كان مذنبا. كما ذكرت صحيفة نيويورك تايمز يوم الثلاثاء أن ما يصل إلى 20 من أعضاء مجلس الشيوخ الجمهوريين منفتحين على إدانة الرئيس. وستكون هناك حاجة إلى أغلبية ثلثي أعضاء مجلس الشيوخ لإدانة ترامب، وهو ما يعني ضرورة تصويت 17 جمهورياً على الأقل لصالح الإدانة. ماذا قال ترامب؟ في أول ظهور علني له منذ أحداث الشغب يوم الأربعاء الماضي، لم يبد ترامب أي ندم على التصريحات التي أدلى بها لأنصاره في تجمع حاشد قبل اقتحام قاعات الكونغرس. وقال ترامب قبل رحلة إلى الجدار الحدودي بين الولايات المتحدة والمكسيك في تكساس: "ما قلته كان مناسباً تماماً". وأضاف: "لا أريد عنفا". كما قال للصحفيين: "هذا العزل يسبب غضباً هائلاً، وأنتم تقومون به، وهو فعلاً شيء فظيع أن يفعلوه". وقال ترامب إن "المشكلة الحقيقية" كانت الخطاب الذي استخدمه الديمقراطيون خلال احتجاجات حملة "حياة السود مهمة" والعنف الذي رافقها العام الماضي. وتركز قضية المحاسبة على تصريحات ترامب في تجمع حاشد خارج البيت الأبيض قبل وقت قصير من محاولة الحشد اقتحام مجلس النواب. وكرر ترامب مزاعم لا أساس لها عن حصول تزوير خلال الانتخابات، وحث الحشد على مسيرة إلى الكونغرس الذي كان يعقد جلسة المصادقة على فوز بايدن في الانتخابات. ودعاهم إلى "إسماع أصواتكم سلمياً ووطنياً"، ولكنه طلب منهم أيضاً "القتال بقوة". قبضة ترامب الحديدية تتراجع تحليل أنتوني زوركر مراسل أمريكا الشمالية في الوقت الذي كانت طائرة الرئاسة تعيد دونالد ترامب من حدود تكساس يوم الثلاثاء، انهارت الأرضية السياسية تحت قدميه. ويشير قول زعيم الأغلبية في مجلس الشيوخ ميتش ماكونيل إنه "مسرور" بجهود الديمقراطيين إلى أن الحسابات السياسية للزعماء الجمهوريين في الكونغرس تتغير. ويعتقد عدد متزايد منهم أنّ تصرفات الرئيس غير النادم الأسبوع الماضي لم تهدد الديمقراطية الأمريكية فحسب، بل هددت سلامتهم الشخصية أيضاً. وحتى قبل أعمال الشغب في مبنى الكابيتول الأمريكي، كان يُنظر إلى ترامب بشكل متزايد على أنه موضع ضعف سياسي وضئيل السلطة. وربما كلف تحدي ترامب لنتائج الانتخابات الجمهوريين مقعدين في مجلس الشيوخ في جورجيا. ولم يكن هناك دليل يذكر على أن ترامب يعزز فرص الحزب الانتخابية عندما يكون اسمه مدرجاً في قوائم الاقتراع. ربما يفكر ماكونيل، من بين آخرين، في ما إذا كان الانفصال النظيف عن ترامب أفضل لمستقبلهم السياسي، حتى لو كان ذلك يعني العمل مع الديمقراطيين للقيام بهذه المهمة. ماذا عن أحدث تطورات التحقيق في أعمال الشغب؟ كشف مكتب التحقيقات الفيدرالي (إف بي اي) يوم الثلاثاء أنه تم حتى الآن التعرف على 170 شخصاً متورطين في الهجوم الدامي، وأنه تمّ توجيه اتهامات إلى 70 شخصاً. وقال المكتب إن من المتوقع توجيه اتهامات لمئات آخرين، وأن من تثبت إدانتهم بالتحريض على الفتنة والتآمر قد يواجهون عقوبة بالسجن تصل إلى 20 عاماً. وتحث السلطات المتورطين على تسليم أنفسهم إلى الشرطة. ويواصل أفراد الجمهور حملة عبر وسائل التواصل الاجتماعي لتحديد مثيري الشغب من الصور التي التقطت الأسبوع الماضي. كما قال الاف بي اي إنّ التحقيقات خلصت إلى أنّ القنبلتين الأنبوبيتين اللتين عُثر عليهما بالقرب من مكاتب الأحزاب السياسية في العاصمة، كان بهما أجهزة تفجير وتوقيت. في غضون ذلك، أفادت تقارير بأنه في اليوم السابق لأعمال الشغب، أصدر مكتب التحقيقات الفيدرالي تقريراً داخلياً يحذر من أنّ متطرفين يخططون للسفر إلى واشنطن العاصمة لارتكاب أعمال عنف. وأظهرت وثيقة، من مكتب التحقيقات الفيدرالي في فرجينيا، أنّ المتآمرين كانوا يشاركون خرائط الأنفاق تحت مجمع الكابيتول، وفقاً لوسائل إعلام أمريكية.
https://www.bbc.com/amharic/news-54201253
https://www.bbc.com/arabic/world-54374274
ወደ ሩሲያ ተመልሶ እንደሚሄድም ተወካዩ ተናግሯል፡፡ አሌክሴ የት ነው በትክክል የተመረዘው የሚለው ጉዳይ ሲያወዛግብ ነበር፡፡ እስከዛሬ ይታመን የነበረው አየር ማረፍያ ውስጥ ቡና ከጠጣ በኋላ ነው የታመመው ስለዚህ ቡናው ላይ መርዝ ተጨምሮበት ይሆናል የሚል ነበር፡፡ የሱ ደጋፊዎች ቡድን አሌክሴ የተመረዘባቸውን የፕላስቲክ ብልቃጦች አግኝቻለሁ ብሏል፡፡ አሁን የት እንደተመረዘ አውቀናል፤ አርፎበት የነበረው ሆቴል ውስጥ ነው ብለዋል የሱ ሰዎች በኢኒስታግራም ባሰራጩት መልዕክት፡፡ አሌክሴ ናቫልኒ በሩሲያ ውስጥ ፍርሃት ያልፈጠረበት የፑቲን ተቃዋሚ ሆኖ ነው የሚታየው፡፡ ሙስናዎችን በማጋለጥና የፑቲንን ገመና ለሕዝብ በመዘክዘክ ዝናን አትርፎ ቆይቷል፡፡ በጀርመን ዋና ከተማ በርሊን እውቅ ሆስፒታል ውስጥ ክትትል እየተደረገለት ያለው አሌክሴ አሁን ያለ ዘመናዊ መሣሪያ እርዳታ በራሱ መተንፈስ እንደጀመረ ተነግሯል፡፡ የክሬምሊን ቤት መንግሥት አሌክሴ ስለመመረዙ እኛ የምናውቀው ነገር የለም ብሏል፡፡ በመመረዙ ጉዳይም ምንም አይነት ምርመራ በሩሲያው ውስጥ አልተጀመረም፡፡ ሆኖም የአሌክሴ መመረዝ በበርሊንና በሞስኮ መሀል የዲፕሎማሲ ቅራኔ እንዲፈጠር ምክንያት ሆኗል፡፡ የአውሮፓ ፓርላማ ሐሙስ'ለት በአሌክሴ ጉዳይ ዓለም አቀፍ ምርመራ እንዲጀመር ሐሳብ አቅርቧል፡፡ አሁን በአሌክሴ የኢኒስታግራም አልበም የተለጠፈ ቪዲዮ እንደሚያሳየው በሰርቢያ ዋና ከተማ ቶክስክ እያለ ያረፈበት ሆቴል ውስጥ የፕላስቲክ የውሀ ብልቃጦች ተገኝተዋል፡፡ እነዚህ ብልቃጦች የተገኙት አሌክሴ መታመሙ ከተሰማ ከሰዓታት በኋላ የሱ ሰዎች የመርዙን መነሻ ለማወቅ ባደረጉት ጥረት ነው፡፡ አሌክሴ መመረዙ ሲታወቅ በምን እንደተመረዘ የሚገልጽ መረጃ ማግኘት ሕይወቱን ለማትረፍ ወሳኝ ስለነበረ የሱ ሰዎች ይህንኑ ፍለጋ የነበረባቸው ቦታዎችን ሁሉ በፍጥነት አዳርሰዋል፡፡ ይህንንም ተከትሎ አሌክሴ በነበረበት ሆቴል ውስጥ በርካታ የውሃ ብልቃጦች (እኛ በተለምዶ የሃይላንድ ላስቲክ የምንላቸው) ተደርድረው ተገኝተዋል፡፡ ቪዲዮው እነዚህ የውሃ ብልቃጦችን ጓንት የለበሱ ሰዎች ሲሰበስቧቸው ያሳያል፡፡ ኢኒስታግራም አልበሙ ላይ ይህንን ቪዲዮ ተከትሎ የተጻፈው ጽሑፍ እንደሚያትተው በዚህ ክፍል ውስጥ ሳለ በነዚህ ብልቃጦች ውስጥ ነበር መርዙ የተጨመረው፡፡ ሆኖም የሩሲያው ፕሮይክት ዜና አገልግሎት ገጽ ቭላድሚር ኡግሌቭ የተባለ የመርዝ ቀማሚ (ኖቪቾክ መርዝ ከሰሩት አንዱ) በጉዳዩ ላይ አስተያየት እንዲሰጥ አድርጎት ነበር፡፡ ሰውየው እንደሚለው በውሃ ላስቲኮች ውስጥ መርዙ ተቀምጦ ነበር የሚለው የሚያስኬድ አይደለም፡፡ ምክንያቱም መርዙ ውሃ ውስጥ ኖሮ ቢሆን አሌክሴ ዛሬ በሕይወት ሊኖር አይችልም፡፡ መትረፉ የሚያሳየው መርዙ ቆዳውን ብቻ በስሱ መንካቱን ነው፡፡የጀርመን ሐኪሞችም ሆኑ የጀርመን መንግሥት በዚህ ጉዳይ ላይ ገና አስተያየት አልሰጡም፡፡
خرج نافالني من المستشفى في برلين الأسبوع الماضي وأضاف نافالني في مقابلة مع مجلة "دير شبيغل" الألمانية: "أؤكد أن بوتين وراء هذا الفعل، ولا أرى تفسيرا آخر". وتقول ألمانيا، حيث يتعافى نافالني، إنه تعرض لمادة نوفيتشوك السامة. وأكدت نتائجها مختبرات في كل من فرنسا والسويد. وينفي الكرملين أي تورط له في الحادث. وردا على المقابلة التي أجراها نافالني يوم الخميس، قال المتحدث باسم بوتين إنه لا يوجد دليل على أن نافالني قد تعرض للتسميم، مشيرا إلى أن عملاء وكالة المخابرات المركزية الأمريكية (سي آي أي) ينسقون مع القيادي المعارض. مواضيع قد تهمك نهاية ومرض نافالني خلال رحلة جوية في منطقة سيبيريا الروسية في 20 أغسطس/ آب، ونقل إلى مستشفى في العاصمة الألمانية برلين بعد يومين. وقال نافالني في المقابلة التي نشرتها صحيفة دير شبيغل يوم الخميس، وهي الأولى منذ مرضه، إن الأمر باستخدام مادة نوفيتشوك لا يمكن أن يأتي إلا من رؤساء ثلاثة من أجهزة المخابرات الروسية، وجميعهم يعملون تحت إدارة فلاديمير بوتين. واعتقد أنصار نافالني في البداية أنه سمم عن طريق الشاي في مطار تومسك، لكنه عثر على آثار مادة نوفيتشوك لاحقا على زجاجات المياه في الفندق الذي أقام فيه الليلة السابقة. وفي حديثه عن تجربته، قال نافالني "لا تشعر بأي ألم، لكنك تعلم أنك تحتضر. على الفور". وقال إنه فقط بسبب "حظه" تمكن من تلقي رعاية طبية عاجلة والبقاء على قيد الحياة، وإلا "ربما أصبح الحادث مجرد وفاة مثيرة للشبهات". ولدى سؤاله عن سبب استهداف الرئيس الروسي له، تحدث نافالني عن الاضطرابات الأخيرة في إقليم خاباروفسك أقصى شرق البلاد. وقال، في إشارة إلى أسابيع من الاحتجاجات المناهضة للحكومة هناك في أعقاب الانتخابات: "الكرملين يدرك أنه يجب أن يتخذ إجراءات صارمة لمنع حدوث قلاقل في بيلاروسيا". أليكسي نافالني وزوجته يوليا نافالنايا في مستشفى في برلين وخرج نافالني من المستشفى في برلين، الأسبوع الماضي، ولا يزال يتلقى العلاج الطبيعي ليتماثل للشفاء. وقالت المتحدثة باسمه، الأسبوع الماضي، إن حساباته المصرفية جمدت كما صودرت شقته، لكن نافالني أخبر دير شبيغل أنه لا يزال يخطط للعودة إلى روسيا. وأضاف "سأستمر في السفر عبر المناطق الروسية، وسأمكث في الفنادق وسأشرب الماء في الغرف. ماذا علي أن أفعل غير ذلك؟" ودعا الاتحاد الأوروبي وعدد من الحكومات روسيا إلى التحقيق في تسميم نافالني. واستخدمت مادة نوفيتشوك لتسميم الجاسوس الروسي السابق سيرجي سكريبال وابنته في إنجلترا عام 2018. وقد نجا كلاهما من الموت، لكن امرأة من سكان المنطقة المحليين تدعى دون ستورجس ماتت بعد ملامستها للسم. واتهمت بريطانيا المخابرات العسكرية الروسية بالوقوف وراء ذلك. وطردت 20 دولة أكثر من 100 دبلوماسي وجاسوس روسي. ونفت موسكو أي تورط لها.
https://www.bbc.com/amharic/news-44856158
https://www.bbc.com/arabic/world-44874350
«ሩስያ በአሜሪካ ምርጫ ጣልቃ የምትገባበት ምንም ምክንያት የላትም» በማለት ከደህንነት መሥሪያ ቤታቸው ተቃራኒ የሆነ ድምፅ ትራምፕ አሰምተዋል። የአሜሪካ ፓርላማ አፈ ቀላጤ እና ዋነኛው ሪፐብሊካን ፖል ራያን በበኩላቸው «ትራምፕ ሩስያ የአሜሪካ አጋር አለመሆኗ አልገባቸውም መሰል» ሲሉ ወርፈዋቸዋል። "ዘረኛ አይደለሁም" የዛሬ 10 ዓመት ገደማ ኦባማን በመቀናቀን ምርጫ ያካሄዱት ሌላኛው ታዋቂ ፖለቲከኛ ጆን ማኬይንም «አሳፋሪ ተግባር» ሲሉ ተደምጠዋል። ፕሬዝደንት ፑቲን «ከደሙ ንፁህ ነኝ» በማለት ወቀሳውን አጣጥለውታል። እለተ ሰኞ በፊንላንድ መዲና ሄልሲንኪ የተገናኙት ሁሉቱ መሪዎች ከሁለት ሰዓታት በላይ የወሰደ ዝግ ስብሰባ አካሂደዋል። ከዚያ በኋላ ባካሄዱት ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ ነው ትራምፕ መዘዘኛውን ንግግር ያድረጉት። አዲስ ዕቅድ ስደተኞችን ለማባረር «ሩስያ የዛሬ 2 ዓመት ገደማ በተደረገው ምርጫ ጣልቃ ገብታለች በማለት የደህንነት መሥሪያ ቤትዎ ይወቅሳል፤ እውን በዚህ ይስማማሉ?» ተብለው የተጠየቁት ትራምፕ «ኧረ በጭራሽ፤ ምን ሲደረግ ሩስያ በሃገሬ ምርጫ ጣልቃ ትገባለች» በማለት ታሪካዊ ተቀናቃኝ ሃገራቸውን ወግነው ምላሽ ሰጥተዋል። በዚህ አልበቃ ያላቸው ትራምፕ «ባይሆን ከሩስያ ጋር ያለን ጠብ ያለሽ በዳቦ ሊቀረፍ ይገባል» ብለዋል። ኪም፡ 'እብዱ' ትራምፕ ለንግግሩ ዋጋ ይከፍላል የአሜሪካ ደህንነት መሥሪያ ቤቶች ሩስያ በፈረንጆቹ 2016 በተደረገው ምርጫ ጣልቃ በመግባት ሂላሪ ክሊንተን እንዲረቱ ትልቅ ሚና ተጫውታለች በማለት የፑቲንን ሃገር መውቀስ ከጀመሩ ሰነባብተዋል። ትራምፕ ዘግየት ብለው በትዊተር ገፃቸው «በደህንነት መሥሪያ ቤቴ እተማመናለሁ» በማለት ነገሩን ለማቀዛቀዝ ጥረዋል። ቢሆንም ከትችት መዓት አልተረፉም፤ በዘርፉ አሉ የተባሉ ፖለቲከኞች «አሳፋሪ ድርጊት» እያሉ ሁኔታውን እስኪያብጥለጥሉት ድረስ። የዴሞክራት ፓርቲ አባል የሆኑ ቻክ ሹመር የተባሉ ግለሰብ «ትራምፕ እኛን እየከፋፈሉ አቅማችንን በማዳከም አጋሮቻችንንም እያስቀየሙ ነው» የሚል መግለጫ አውጥተዋል። ትራምፕ ወቅቱ "የአሜሪካ አዲስ ዘመን ነው" አሉ በአሜሪካ አሉ የተባሉ አውራ የደህንነት ሰዎችም ሁኔታው እንዳሳዘናቸው አልሸሸጉም። የቀድሞው የሲአይኤ ኃላፊ ጆን ብሬናን «የትራምፕ ምላሽ የማይረባ መሆኑ ሳያንስ ሰውየው የፑቲን ኪስ ውስጥ እኮ ነው ያሉት» ሲሉ ነው ሃሳባቸውን ያሰፈሩት። የትራምፕ ምክትል ማይክ ፔንስ ግን «አለቃዬን አትንኩብኝ» የሚል ሃሳብ ሰንዝረዋል።
وأدان ترامب في تغريدة على حسابه الرسمي في موقع تويتر " الكارهين" الذين لايريدون أن تكون علاقته مقبولة مع بوتين، قائلا إنهم يعانون من "متلازمة إفشال ترامب". وقال ترامب في تغريدته إن الأشخاص الذين " أرادوا مشاهدة مباراة ملاكمة " أثار غضبهم رؤية التفاهم بينه وبين بوتين. وأضاف ترامب " يفضلون الذهاب إلى الحرب بدلا من رؤية هذا". وفي وقت سابق أقر ترامب بأنه أساء الحديث خلال المؤتمر الصحفي مع بوتين، الذي بدا فيه أنه يدعم بوتين بدلا من وكالات الاستخبارات الأمريكية بشأن المزاعم بتدخل الروس في الانتخابات الأمريكية، الأمر الذي أثار غضبا في الأوساط السياسية الأمريكية على اختلاف مشاربها. كما أن ترامب أقر بما توصلت إليه أجهزة الاستخبارات الأمريكية بشأن تدخل روسيا في انتخابات 2016، مناقضا تصريحاته السابقة في قمته مع بوتين الاثنين. وقال ترامب بعد لقائه الرئيس الروسي إنه لا يرى أي مبرر لتدخل روسي في الانتخابات. وأثار هذا التصريح رد فعل غاضبا في أوساط الكونغرس وحتى لدى بعض مؤيدي ترامب. بيد أنه قال للصحفيين في تصريحه الأخير إنه يريد أن يوضح ما قاله في تصريحه السابق بأنه كان يقصد القول إنه لا يرى أي مبرر للتفكير بأن موسكو لم تتدخل. ووعد بالقيام بإجراءات لتأمين الانتخابات المستقبلية، مشددا على أن الدبلوماسية والعلاقة مع روسيا خير من العدوانية والنزاع معها. وقال ترامب إنه "يثق تماما" بالأجهزة الاستخبارية الأمريكية "ويدعمها"، وسيتخد "فعلا قويا" لتأمين سير الانتخابات الأمريكية. وقد سُئل ترامب في قمة هلسنكي الاثنين إن كان يصدّق أجهزته الاستخبارية أم الرئيس الروسي بشأن مزاعم التدخل في الانتخابات الرئاسية عام 2016. فأجاب "الرئيس بوتين يقول إن روسيا لم تقم بذلك. وأنا لا أرى أي سبب لأن يفعلوا ذلك". وشدد ترامب على القول إن التدخل لم يكن له أي تأثير في الانتخابات، التي تمكن فيها من هزيمة المرشحة الديمقراطية هيلاري كلينتون. ولكنه لم يرد على أسئلة الصحفيين عما إذا كان يدين الرئيس بوتين في هذه القضية. وكان قادة في الحزبين الجمهوري والديمقراطي عبروا عن صدمتهم إثر تصريحات ترامب في مؤتمره الصحفي مع بوتين، وما رأوه تشكيكا في دقة ما قالته الوكالات الاستخبارية الأمريكية، واتهامه الإدارات السابقة بأنها سبب في ضعف العلاقات الأمريكية - الروسية. وقال نيوت غينغريتش، أحد مؤيدي ترامب من الجمهوريين، "إنه أكبر خطأ في رئاسته" وطالب ترامب بتوضيح تعليقاته. رود روزنشتاين، نائب وزير العدل، قال إن المتهمين الروس استخدموا رسائل اختراق وبرمجيات خبيثة وقال بول رايان، رئيس مجلس النواب، في بيان شديد اللهجة إنه "على ترامب أن يدرك بأن روسيا ليست حليفتنا". وأضاف أنه "لا يوجد أخلاقيا أوجه شبه بين الولايات المتحدة وروسيا، التي تبقى معادية لمثلنا وقيمنا الأساسية". وقال السيناتور الجمهوري المخضرم جون ماكين منتقدا ترامب إن المؤتمر الصحفي الذي عقد في هلسنكي أحد "أكثر العروض المشينة" لرئيس أمريكي. وأضاف ماكين "أنه الأداء الأسوأ لرئيس أمريكي". وقد وجهت الاستخبارات الأمريكية أصابع الاتهام الجمعة لـ 12 من ضباط المخابرات الروسية بالتدخل في الانتخابات الرئاسية. وكانت الوكالات الاستخبارية الأمريكية خلصت عام 2016 إلى أن التدخل الروسي كان السبب في ترجيح كفة ترامب في الانتخابات مقابل هيلاري كلينتون، وذلك عن طريق هجمات إلكترونية وأخبار كاذبة على شبكات التواصل الاجتماعي. __________________________________________________ يمكنكم تسلم إشعارات بأهم الموضوعات بعد تحميل أحدث نسخة من تطبيق بي بي سي عربي على هاتفكم المحمول.
https://www.bbc.com/amharic/news-55169534
https://www.bbc.com/arabic/world-55172732
አገሪቷ ባወጣችው ፀረ- እምነት መቀየር ህግም ተጠርጥሮ የታሰረው የመጀመሪያው ግለሰብ ሆኗል። ህጉ በአክራሪ ሂንዱዎች "የፍቅር ጂሃድ" ተብሎ የሚጠራ ሲሆን ሙስሊም ወንዶች ሂንዱ ሴቶችን በጋብቻ ውስጥ እምነታቸውን እንዲቀይሩ ያደርጓቸዋል የሚለውንም ለማመላከት የሚጠቀሙበት ነው። ይህ ህግ በህንድ ውስጥ "ሙስሊም ጠል" ነው በሚልም ከፍተኛ ትችትን እያስተናገደ ነው። ሆኖም ህጉ በተጨማሪ አራት ግዛቶች ተቀባይነት ያገኘ ሲሆን "የፍቅር ጂሃድ"ን ለመቃወም በሚል ግዛቶቹ እያረቀቁት ነው ተብሏል። የኡታር ፕራዴሽ ፖሊስ ግለሰቡ በቁጥጥር ስር መዋሉንም በትዊተር ገፁ በትናንትናው ዕለት አሳውቋል። ባለፈው ሳምንት የልጅቷ አባት እምነትሽን ካልቀየርሽ በሚል ጫናም እንዲሁም ማስፈራሪያ እያደረሰባት ነው በማለት ሪፖርት አድርገዋል። ግለሰቧ ከሰውየው ጋር በፍቅር ግንኙነት ውስጥ እንደነበረችና ሌላ ሰውም እንዳገባች ተዘግቧል። እምነት ልትቀይር ሞክረሃል የተባለው ግለሰብ ለአስራ ቀናት ያህል ቀጠሮ የተጠየቀበት ሲሆን ከሴትዮዋ ጋር ምንም አይነት ግንኙነት እንደሌለውና ንፁህ እንደሆነም ለሪፖርተሮች ተናግሯል። ዋስ የሚከለክለው አዲሱ ህግ ጥፋተኛ ሆኖ ከተገኘ አስር አመትም ያስቀጣል። "የፍቅር ጂሃድ ህግ ምንድን ነው? ኡታር ፕራዴሽ ግዛት በግድ ወይም በማጭበርበር የሚደረግን የእምነት ቅየራ ለመታገል በሚል አዲሱን ህግ በማፅደቅ የመጀመሪያዋ ሆናለች። ግዛቷ ግን የመጨረሻ አትሆንም ቢያንስ አራት ግዛቶች "የፍቅርን ጂሃድ" እንዋጋለን በሚል ህጉን ለማፅደቅ እቅድ ይዘዋል። ኡታር ፕራዱሽን ጨምሮ አምስቱ ግዛቶችን የሚመራው ባሃራቲያ ጃናታ ፓርቲ ሲሆን ከዚህ ቀደምም በፀረ- እስልምና አመላካከቶቹ ወቀሳ ሲደርስበት ነበር። "የፍቅር ጂሃድ" የቀኝ ክንፍ አክራሪ ሂንዱ ቡድኖች ከዚህ ቀደም ሲጠቀሙበት የነበረና በህንድ ህገ መንግሥትም እውቅና የሌለው ነው በማለትም "አስነዋሪ" በማለት ተችዎች ይናገራሉ።
يقول النقاد إن القانون رجعي ومهين ويُعد الرجل أول من يتم اعتقاله بموجب قانون جديد لمكافحة تغيير الانتماء الديني، يستهدف "جهاد الحب"، وهو مصطلح تستخدمه جماعات هندوسية متشددة لاتهام رجال مسلمين بمحاولة جعل النساء الهندوسيات يعتنقن الإسلام عبر الزواج. وأثار القانون موجة من الغضب، ووصفه منتقدوه بأنه معاد للإسلام. وتعكف أربع ولايات هندية أخرى على الأقل على صياغة قوانين لمكافحة "جهاد الحب". وأكدت شرطة منطقة باريلي في ولاية أوتار براديش، بموقع تويتر، نبأ اعتقال الرجل الأربعاء. مواضيع قد تهمك نهاية وأخبر والد المرأة بي بي سي أنه تقدم بشكوى لأن الرجل "ضغط" على ابنته لتغير ديانتها وهددها إذا لم تفعل. يُزعم أن المرأة كانت على علاقة مع الرجل، لكنها تزوجت من شخص آخر في وقت سابق من العام. وقالت الشرطة لبي بي سي إن أسرة المرأة رفعت قضية اختطاف ضد المتهم قبل عام، لكن القضية أُغلقت بعد العثور عليها ونفيها التهمة. وبعد إلقاء القبض عليه الأربعاء، تقرر حبس الرجل احتياطيا لمدة 14 يوما. وقال الرجل لصحفيين إنه بريء وأنه "ليس على صلة بالمرأة". وبموجب القانون الجديد، تصل العقوبة إلى السجن 10 سنوات، ولا يجوز الإفراج عن المتهمين بكفالة. احتجاجات على قانون "جهاد الحب" ما هو قانون "جهاد الحب"؟ في نوفمبر/ تشرين الثاني، أصبحت ولاية أوتار براديش أول ولاية تصدر قانونا ضد تغيير الانتماء الديني "قسرا" أو "بالاحتيال". لكنها قد لا تكون الأخيرة، إذ قالت أربع ولايات أخرى على الأقل - وهي ماديا براديش وهاريانا وكارناتاكا وآسام - إنها تخطط لسن قوانين ضد "جهاد الحب". وتخضع جميع الولايات الخمس لحكم حزب بهاراتيا جاناتا الحاكم، المتهم بتطبيع المشاعر المعادية للمسلمين. وقد وصف نقاد القانون بأنه رجعي ومهين، وعبر كثيرون عن قلقهم من أن مثل هذه القوانين ستؤدي إلى سوء الاستخدام والمضايقات لأن "جهاد الحب" كان يُنظر إليه دائما على أنه مصطلح تستخدمه الجماعات الهندوسية اليمينية المتطرفة. ولا يعترف القانون الهندي رسميا بهذا المصطلح. لكنه طغى على تغطية وسائل الإعلام في الأشهر القليلة الماضية. ففي أكتوبر/ تشرين الأول، سحبت علامة تجارية شهيرة للمجوهرات إعلانا يظهر فيه زوجان من ديانتين مختلفتين، وذلك بعد رد فعل يميني اتهم الإعلان بالترويج لـ"جهاد الحب". وفي نوفمبر/ تشرين الثاني، اتهمت السلطات نتفليكس بالأمر نفسه، مشيرة إلى مشهد من مسلسل تلفزيوني هندي تظهر فيه امرأة هندوسية ورجل مسلم يتبادلان قبلة، وفي الخلفية معبد هندوسي. وقال وزير الداخلية في ولاية ماديا براديش، ناروتام ميشرا، إن ذلك يضر "بالمشاعر الدينية"، ووجه المسؤولين لبحث اتخاذ إجراءات قانونية ضد منتج ومخرج المسلسل. ويقول منتقدو حزب بهاراتيا جاناتا إن الاستقطاب الديني ازداد منذ أن تولى رئيس الوزراء، ناريندرا مودي، السلطة لأول مرة في عام 2014. ولطالما تعرضت الزيجات الهندوسية الإسلامية للانتقاد في الهند، لكن ارتباطها بدوافع شريرة يعد ظاهرة حديثة.
https://www.bbc.com/amharic/news-50371535
https://www.bbc.com/arabic/business-50366234
በደቡብ ምዕራቧ ኩዝስታን አውራጃ የተገኘው ድፍድ ነዳጅ 2400 ስኩዌር ኪሌሜትር የሚሸፍን ነው ብለዋል ፕሬዝደንቱ። ኢራን ከአሜሪካ በተጣለባት ማዕቀብ ሳቢያ ነዳጅ ወደ ውጭ ልካ ለመሸጥ እየተቸገረች ትገኛለች። ማዕቀቡ የተጣለባት አምና ሲሆን አሜሪካ ከሌሎች የዓለም ኃያላን ጋር የነበራትን የኒውክሌር ስምምነት አልፈልግም ብላ ከወጣች በኋላ ነው። «ድፍድፍ ነዳጁ 80 ሜትር ወደታች ጥልቀት ያለው ነው። የኢራን ነዳጅ ላይ ማዕቀብ ብትጥሉም የሃገሪቱ ኢንጂነሮች 53 ቢሊዮን በርሜል ድፍድፍ አጊንተዋል። ይህን ለኃይት ሃውስ መናገር እፈልጋለሁ» ብለዋል ሲል የዘገበው ፋርስ የዜና ወኪል ነው። አዲስ የተገኘው ድፍድ ነዳጅ በሃገሪቱ ሁለተኛ ትልቅ የነዳጅ ክምችት ያለበት ስፍራ ይሆናል ተብሎለታል። አህቫስ የተሰኘው ስፍራ በ65 ቢሊዮን በርሜል ትልቁ ነው ይላል አሶሼትድ ፕሬስ። ኢራን በዓለማ ካሉ አበይት ነዳጅ አምራች ሃገራት አንዷ ናት። ከነዳጅ ሽያጭ የምታገኘው ዓመታዊ ገቢም በቢሊዮን ዶላሮች ይገመታል። ፕሬዝደንት ሩሃኒ አሁን ላይ ሃገራቸው ያላት የድፍድፍ ነዳጅ ክምችት 150 ቢሊዮን በርሜል እንደሆነ ተናግረዋል። ይህ ደግሞ በዓለም አራተኛው ነው። ከኳታር ጋር የምታጋራው ውቅያኖስ ሥር ያለ የተፈጥሮ ጋዝ ባለቤትም ነች። ፕሬዝደንት ዶናልድ ትራምፕ ኢራን እና ሌሎች ስድስት ሃገራት የገቡትን የኒውክሌር ስምምነት አፍርሰው ኢራን ላይ ማዕቀብ ከጣሉ በኋላ የቴህራን ምጣኔ ሃብት እያሽቆለቆለ ይገኛል።
وأعلن حسن روحاني، في كلمة أمام حشد كبير الأحد، أن "الحقل المكتشف تبلغ مساحته 2400 كم مربع، ويقع بين مدينتي بستان واميدية". ويزيد الحقل الجديد احتياطيات نفط إيران بحوالي الثلث، ويبلغ عمق طبقة النفط فيه 80 مترا، بحسب ما نقلته وكالة إرنا الرسمية عن روحاني. وقال روحاني إن عوائد إيران من النفط، باكتشاف الحقل الجديد، ستزيد بحوالي 32 مليار دولار "إذا زاد معدل استخراج النفط من الحقل بنسبة واحد في المئة فقط". وتبلغ قيمة صادرات إيران 107.435 مليارات دولار، تمثل صادرات النفط منها - بحسب موقع منظمة الدول المصدرة للنفط "أوبك" - أكثر من النصف، أي حوالي 60.198 مليار دولار. مواضيع قد تهمك نهاية ويبلغ احتياطيات النفط الخام في إيران حوالي 155.600مليار برميل .أما إنتاج البلاد من النفط الخام فيبلغ 3.335 ملايين برميل يوميا، بحسب أوبك. وتفيد إحصاءات أوبك بأن إيران تصدر من النفط الخام حوالي 1 مليون و849 ألف برميل يوميا. وفي بداية عام 2018 بلغ إنتاج إيران من النفط الخام 3.8 ملايين برميل يوميا، بحسب أوبك. وكانت البلاد تصدر حوالي مليونين و300 ألف برميل يوميا. وكان معظم النفط يصدر إلى ثماني دول منحتها الولايات المتحدة إعفاء من تطبيق الحظر عندما أعادت فرض العقوبات على طهران، وهي الصين، والهند، واليابان، وكوريا الجنوبية، وتايوان، وتركيا، واليونان، وإيطاليا. ولكن تصدير النفط الإيراني انخفض في مارس/آذار 2019 إلى 1.1 مليون برميل يوميا، بعد توقف بعض الدول عن استيراده تماما، وتخفيض واردات دول أخرى منه. أهم حقول النفط في إيران صُنفت إيران في 2019 رابع دولة في العالم من حيث حجم الاحتياطي النفطي. ويوزع هذا الاحتياطي على 145 حقلا، أهمها وأكبرها خمسة حقول هي: 1- حقل الأهواز: أكبر حقل نفطي في إيران، وثالث أكبر حقل في العالم، ويقع في محافظة خوزستان جنوب غربي إيران، ويُنتج 750 ألف برميل يومياً. 2- حقل غجساران: يقع في جنوب غربي إيران، ويُنتج أكثر من 500 ألف برميل يومياً. 3- حقل مارون: يقع في محافظة خوزستان، ويُنتج نحو نصف مليون برميل نفط يومياً. 4- حقل أزادغان : وهو حقل مشترك بين إيران والعراق، وتبلغ حصة إيران الإجمالية فيه 33 مليار برميل، وينتج حوالي 230 ألف برميل يومياً. 5- حقل أغاجاري: يقع في محافظة خوزستان، وينتج 200 ألف برميل يومياً.
https://www.bbc.com/amharic/51595877
https://www.bbc.com/arabic/art-and-culture-51596546
ፍሬንድስ በቴሌቪዥን መታየት ያቆመው እኤአ በ2004 እያንዳንዱ ነባር ተዋናይ እያንዳንዱን ክፍል ፕሮዲውስ የማድረግ እድል እንደሚያገኝ ማወቅ ተችሏል። በመጪው ግንቦት ወር ኤችቢኦ ማክስ (HBO Max) ለኦንላየን ተጠቃሚዎቹ ማስተላለፍ ይጀምራል የተባለው ይህ ተከታታይ ድራማ፤ እርግጠኛ መተላለፍ የሚጀምርበት ቀን ግን ይህ ነው ተብሎ አልተቀመጠም። • የ'ፍሬንድስ' ፊልም ተዋናዮች እንደገና ቢመለሱስ? • ከኢትዮጵያ እስከ ኢራን ታዋቂነትን ያተረፈው ፊልም እንዴት ተሰራ? ጄኔፈር አኒስተን፣ ኮርትኒ ኮክስ፣ ሊዛ ኩድሮው፣ ማት ሌብላንክ፣ ማቲው ፔሪ እንዲሁም ዴቪድ ሺዊመር በድራማው ላይ እንደሚሳተፉ ተረጋግጧል። ፔሪ በኢንስታግራም ገፁ ላይ "መሆኑ እግርጥ ነው" በማለት ገፀ ባህሪያቱ በ1990 የተነሱትን ምስል አጋርቷል። ከዚህ መልዕክት በኋላም ሌሎቹ ገፀ ባህሪያት ይህንኑ መልዕክት ሲቀባበሉትና ሲያጋሩት ታይቷል። ፍሬንድስ እኤአ ከ1994 እስከ 2004 ድረስ በቴሌቪዥን የታየ ሲሆን፤ የመጨረሻው ክፍል በአሜሪካ ብቻ በ52.5 ሚሊየን ተመልካቾች በመታየት በ2000 ከታዩ የቴሌቪዥን ተከታታይ ድራማዎች ሁሉ ቀዳሚነቱን ይዟል። ይህ ተከታታይ ድራማ በቅርቡም በኔትፍሊክስ ላይ መታየት ጀምሮ የዘመኑን ወጣት ተመልካቾች ትኩረት መሳብ ችሎ ነበር። በዚህም የተነሳ በዩናይትድ ኪንግደም ተመራጭ ሲሆን በአሜሪካ ደግሞ ኔትፍሊክስ በ2018 በአሜሪካ ካቀረባቸው የተለያዩ መሰናዶዎች ሁሉ በልጦ ተወዳጅነት ማግኘቱ ታውቋል። የፍሬንድስ ተዋንያን ዳግመኛ ሊሰባሰቡ ነው የሚለው ወሬ መናፈስ የጀመረው ጄኔፈር አኒስተን ባለፈው ጥቅምት ወር ላይ በኢኒስታግራም አካውንቷ ተዋንያኑ በአንድ ላይ ተሰባስበው የተነሱትን ምስል ከለጠፈች በኋላ ነበር። • ኢንተርኔትን የሚሾፍረው የወሲብ ፊልም ይሆን? በአሁን ሰዓት ኤችቢኦ ማክስ የድራማውን መብት እንዲሁም የከዚህ በፊት ቅጂዎችን በአጠቃላይ በ425 ሚሊየን ዶላር ገዝቶታል። እያንዳንዱ ተዋንያን በዚህ አዲስ ሥራ ላይ በመሳተፉ ብቻ 2.5 ሚሊየን ዶላር ክፍያ እንደሚያገኝ ታውቋል። የድራማው አድናቂዎች ዜናውን እንደሰሙ ደስታቸውን በተለያዩ ማኅበራዊ ሚዲያዎች ላይ ገልፀዋል። ኤችቢኦ ማክስ እንደ ኔትፍሊክስ በኢንተርኔት የተለያዩ ትርዒቶችንና ድራማዎችን መከታተል የሚያስችል መተግበሪያ በቅርቡ ያስተዋውቃል ተብሏል።
اُنتجت 10 مواسم من مسلسل فريندز الذي بث لأول مرة عام 1994 وستبث الحلقة على خدمة البث المباشر لشبكة اتش بي أو ماكس في مايو/أيار المقبل، وسيعلن عن اليوم المحدد في وقت لاحق. وسيشارك نجوم المسلسل السته، جينيفر أنيستون وكورتيني كوكس وليزا كودرو ومات ليبلانك وماثيو بيري وديفيد شويمير في هذا العمل. وقد أكد ماثيو بيري الخبر في منشور له على موقع إنستغرام قال فيه "إن الأمر يحدث" وبجانبه صورة من التسعينيات. ثم شارك بقية أعضاء فريق المسلسل نفس المنشور على وسائل التواصل الاجتماعي. وقد اُنتجت 10 مواسم من مسلسل فريندز الذي بث لأول مرة عام 1994 واستمر حتى عام 2004. وشاهد الحلقة الأخيرة منه 52.5 مليون مشاهد في الولايات المتحدة فقط، ما جعلها الحلقة التليفزيونية الأكثر مشاهدة في القرن العشرين. مواضيع قد تهمك نهاية واجتذب المسلسل منذ ذلك الحين جماهير كبيرة من المشاهدين الشباب عبر خدمة شبكة نتفليكس. كما كان أفضل عرض مشاهد في بريطانيا وثاني أكثر برامج شبكة نتفليكس شعبية في الولايات المتحدة عام 2018. وكَثُرت الشائعات عن لم شمل فريق المسلسل بعدما نشرت أنيستون صورة للممثلين معا على موقع إنستغرام في أكتوبر/ كانون الاول الماضي. وتمكنت شبكة اتش بي أو ماكس من الحصول مؤخرا على حقوق الملكية لجميع مواسم مسلسل فريندز مقابل مبلغ 425 مليون دولار أمريكي. وقال مسؤول المحتوى الرئيسي للشبكة، كيفن رايلي "أعتقد أن هذا سيكون لم شمل فريق المسلسل، إذ سنلتقي مرة أخرى بـ ديفيد وجنيفر وكورتني ومات وليزا وماثيو في حلقة خاصة على شبكة اتش بي أو ماكس، ستُضم إلى جانب مكتبة جميع مواسم مسلسل فريندز". وأضاف رايلي أن حلقة لم الشمل الخاصة ستكون حدثا زمنيا مميزا، إذ سيجتمع فيه "مسلسل فريندز بجماهيره بشكل مباشر". وتشير تقارير أن نجوم المسلسل سيشاركون في إنتاج الحلقة الخاصة. وبحسب شركة فارايتي للإنتاج الإعلامي، فإنه من المتوقع أن يحصل كل ممثل على 2.5 مليون دولار نظير مشاركته في الحلقة الخاصة، التي ستكون متاحة عند إطلاق خدمة البث المباشر لشبكة اتش بي أو ماكس. وكانت ردود فعل عشاق المسلسل إيجابية ومبتهجة على وسائل التواصل الاجتماعي.
https://www.bbc.com/amharic/news-49996513
https://www.bbc.com/arabic/world-49989858
ዶክተር ሻኪል የቀረቡባቸውን ክሶች የተቃወሙ ሲሆን ፍትህ እንዳላገኙ ተናግረዋል የዶክተር ሻኪል አፍሪዲ የፍርድ ጉዳይ በክፍት ፍርድ ቤት ሲታይ ለመጀመሪያ ጊዜ ነው። ነገር ግን አቃቤ ሕግ ተጨማሪ የጊዜ ቀጠሮ እንዲሰጠው በመጠየቁ ጉዳያቸውን ለማየት የ12 ቀን የጊዜ ቀጠሮ ተሰጥቷል። • አልቃይዳ ከወዴት አለ? • የኦሳማ ቢን ላደን ልጅ 'በአየር ጥቃት መገደሉ' ተነገረ የዶክተሩ ሚና በፓኪስታኖች ዘንድ ከፍተኛ ቁጣን የፈጠረ ቢሆንም ዶክተሩ ግን ድርጊቱን አልፈፀምኩም ሲሉ የቀረበባቸውን ክስ ተቃውመውታል። በዓለማችን እጅግ ተፈላጊ የነበረውን ቢን ላደንን ለማደንና ለመግደል ዶክተሩ ተጫውተውታል በተባለው ሚና እስከ አውሮፓዊያኑ አቆጣጠር 2011 ድረስ ይፋዊ የሆነ ክስ አልተመሰረተባቸውም ነበር። ከዚያ በኋላ በዶክተሩ መታሰር የተቆጣችው አሜሪካም ለፓኪስታን የምትሰጠውን ዓመታዊ የገንዘብ ድጋፍ ከ33 ሚሊየን ወደ 1 ሚሊየን ዶላር ቀንሳለች። ምንም እንኳን ዶክተሩ በአሜሪካውያን እንደ ጀግና የሚወደሱ ቢሆንም በፓኪስታኖች ዘንድ ደግሞ ከዳተኛና አገሪቷን ያዋረዱ ተደርገው ይቆጠራሉ። የአሜሪካው ፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ በ2016ቱ የምርጫ ቅስቀሳ ወቅት ከተመረጡ ዶክተር ሻኪልን "በሁለት ደቂቃ ውስጥ" እንደሚያስፈቱ ቃል ገብተው ነበር፤ ነገር ግን የገቡት ቃል እውን አልሆነም። የአሜሪካ የባህር ኃይል ወደ ሥፍራው በመግባት በመስከረም 11ዱ የሽብር ጥቃት ላይ ዋና ተዋናይ የሆኑትን ቢን ላደንን ያለምንም ተግዳሮት ለመግደል ችለዋል። ይህ መሆኑም በርካታ ጥያቄዎችን ሳይፈጥር አልቀረም። የአገሪቷን ደህንነት የሚያስጠብቀው የፓኪስታን የጦር ኃይል የት ነበር? ቢን ላደን በአገሪቷ ውስጥ ይኖር እንደነበር ያውቁስ ነበር ወይ? የሚል። ዶክተር ሻኪል አፍሪዲ ማን ናቸው? ዶክተር ሻኪል በፓኪስታን ሃይበር ግዛት ታዋቂ የሆኑ የሕክምና ባለሙያ ናቸው። በዚያው ግዛትም የጤና አገልግሎቶች ኃላፊ በመሆን በርካታ በአሜሪካ የሚደገፉ የክትባት ፕሮግራሞችን መርተዋል፤ ተቆጣጥረዋል። እንደ መንግሥት ተቀጣሪም በአገሪቷ ጦር አፍንጫ ስር ቢን ላደን ይኖርበት ነበር በተባለው በአቦታባድ፣ ጋሪሰን ከተማን ጨምሮ የሄፒታይተስ ቢ የክትባት ፕሮግራም ያካሂዱ ነበር። በመሆኑም የአሜሪካ የስለላ ድርጅት እቅድ የነበረው በአቦታባድ አካባቢ ከሚኖሩ ህፃናት ከአንዳቸው የደም ናሙና በመውሰድ ከቢን ላደን ጋር ዝምድና እንዳላቸው ማረጋገጥ ነበር። በዚህም መሠረት የዶክተር ሻኪል የሥራ ባልደረባ ወደ ግቢው በማቅናት የደም ናሙና እንደሰበሰቡ ይነገራል። ይሁን እንጂ ይህ ናሙና አሜሪካ ኢላማዋን ለመምታት ረድቷት ይሁን አይሁን የታወቀ ነገር የለም። • ኻሾግጂ የዓመቱ ምርጥ ሰው ዝርዝር ውስጥ ተካተተ • የቢንላደን የቀድሞ ጠባቂ በጀርመን ዶክተር ሻኪል በአውሮፓዊያኑ አቆጣጠር ግንቦት 23፣ 2011 ኦሳማ ቢንላድን ከተገደሉ ከ20 ቀናት በኋላ በቁጥጥር ሥር ዋሉ። በወቅቱ በአርባዎቹ መጨረሻ የእድሜ ክልል የሚገኙ ጎልማሳ ነበሩ። በጣም ሥነ ሥርዓት ያለው የአስተዳደግ ዳራ እንዳላቸው የሚነገርላቸው ዶክተሩ፤ በአውሮፓዊያኑ 1990 ከሃይበር ሜዲካል ኮሌጅ ከመመረቃቸው፣ ቤተሰባቸው እርሳቸው ከታሰሩ በኋላ የታጣቂዎች ጥቃት ይደርስብናል ብለው በመፍራት ተደብቀው እንደሚኖሩ ካለው መረጃ በስተቀር ስለ ግል ሕይወታቸውም በዝርዝር አይታወቅም። ባለቤታቸው የትምህርት ባለሙያ ሲሆኑ ራሳቸውን ደብቀው ከመኖራቸው በፊት በአንድ የመንግሥት ትምህርት ቤት ርዕሰ መምህር በመሆንም ሠርተዋል። ጥንዶቹ ሁለት ወንድ እና አንድ ሴት ልጆችም አፍርተዋል። በአውሮፓዊያኑ ጥር 2012 የአሜሪካ ባለሥልጣናት ዶ/ር ሻኪል ለአሜሪካ የስለላ ድርጅት ሲ አይ ኤ ይሠሩ እንደነበር አምነዋል። ይሁን እንጂ ዶክተሩ በድርጅቱ ያላቸውን ሚና ምን ያህል ያውቁት እንደነበር ግልፅ አይደለም። ከግድያው ጋር በተያያዘ የኦቦታባድ ኮሚሽን ባደረገው ምርመራ አደረጉ የተባሉትን አስተዋፅኦ በተመለከተ ምንም ያሉት ነገር የለም። የአገሪቷ የምርመራ ውጤት እንደሚያስረዳውም ዶክተር ሻኪል የድርጊቱ ኢላማ ማን እንደነበር እና እርሳቸው በሲ አይ ኤ እንዴት እንደተመለመሉ አያውቁም። ታዲያ ጥፋተኛ ያስባላቸው ምንድን ነው? በእርግጥ ዶክተሩ በመጀመሪያ በአውሮፓዊያኑ ግንቦት 2012 በክህደት የተከሰሱ ሲሆን አሁን ላይ የሌለውን 'ላሽካር ኢ እስላም' የተባለ በአገሪቷ እንዳይንቀሳቀስ የታገደ ታጣቂ ቡድንን በገንዘብ በመርዳት ጥፋተኛ ተብለው ታስረው ነበር። ከዚህ ቡድን ጋር አላቸው በተባለው ግንኙነት የ33 ዓመታት እስር የተበየነባቸው ሲሆን በኋላ ላይ በጠየቁት ይግባኝ እስሩ ወደ 23 ዓመታት ተቀንሶላቸዋል። ክሱ የተመሠረተባቸው ከታጣቂ ቡድኑ ጋር ግንኙነት ስላላቸው ብቻም ሳይሆን ለቡድኑ የህክምና ርዳታ በመስጠት እና እርሳቸው በሚያስተዳድሩት የመንግሥት ሆስፒታል ውስጥ ቡድኑ ስብሰባ እንዲያካሂድ በመፍቀዳቸውም ጭምር ነበር። ቤተሰቦቻቸው ግን በእሳቸው ላይ የተላለፈውን ውሳኔ አጥብቀው ተቃውመውታል። ጠበቃቸውም ዶክተሩ ለቡድኑ የከፈሉት ገንዘብ ቢኖር በ2008 በእነዚህ ታጣቂዎች ታግተው በነበሩበት ወቅት እንዲለቋቸው 6375 ዶላር [1 ሚሊየን የፓኪስታን ሩፒ] ብቻ እንደሆነ አስረድተዋል። በ2012 ከታሰሩ በኋላ በፓኪስታን የደህንነት ድርጅት ስቃይና እገታ እንደተፈፀመባቸው ዶክተሩ ለፎክስ ኒውስ ተናግረዋል። ከዚያም ከአንድ ዓመት በኋላ ለሕግ ባለሙያዎቻቸው 'ፍትህ ተነፍጌያለሁ' ሲሉ በእጃቸው የተፃፈ መልእክት ማስተላለፍ ችለው ነበር። ታዲያ አሜሪካንን በመርዳት ለምን አልተከሰሱም? ለምን እንደሆነ ግልፅ የሆነ ነገር ባይኖርም የቢን ላደን ጉዳይ ግን ለፓኪስታን ትልቅ ኪሳራ ነበር። ምንም እንኳን የአገሪቷ ባለሥልጣናት ጉዳዩን የሉዓላዊነት ጥሰት አድርገው ቢያዩትም፤ የደህንነት ተቋሙ የአልቃይዳ መሥራችና መሪ ኦሳማ ቢን ላደን ትልቅ ግንብ ጀርባ፣ በባለ ሦስት ፎቅ ህንፃ ውስጥ ለበርካታ ዓመታት በምስጢር ይኖሩ እንደነበር እንደማያውቁ በአደባባይ ገልፀዋል። ቢንላደን ይኖርበታል የተባለው ግቢ በ2012 ሙሉ በሙሉ ከመፍረሱ በፊት በዋይት ሃውስ የሽብርተኝነት ተቆጣጣሪ ኃላፊ ጆን ብሬናን "በዚህ ጊዜ ቢን ላድን በፓኪስታን ውስጥ ድጋፍ አልነበራቸውም ማለት አሳማኝ አይደለም" ሲሉ ቢከሱም፤ ኢስላማባድ ግን ክሱን አልተቀበለችውም። ፓኪስታን ዶ/ር ሻኪልን አሜሪካ ባካሄደችው ዘመቻ ተጫውተውታል በተባለው ሚና መክሰስ የባሰ የአገሪቷን ገፅታ ሊያጠለሽ ይችላል በሚል በይፋ የመሠረተችው ክስ አልነበረም። ዶክተር ሻኪል በቀጣይ በሚኖራቸው የፍርድ ቤት ቀጠሮ ክሳቸው ሊቋረጥላቸው አሊያም የእስራቱ ጊዜ ሊጨመርባቸው እንደሚችል አቃቤ ሕግ አሳውቋል። በሌላ በኩል ባሳለፍነው ዓመት ከፔሻዋር እስር ቤት ወደ ፑንጃብ የተዛወሩት ዶክተሩ፤ ከአልቃይዳ ጋር በተያያዘ በአሜሪካ በእስር ላይ ከሚገኙት ፓኪስታናዊ የነርቭ ሐኪምና የ3 ልጆች እናት ከሆኑት አፊያ ሲዲቂ ጋር የእስረኛ ልውውጥ በማድረግ ሊፈቱ እንደሚችሉ ጭምጭምታ አለ።
أفريدي أنكر كل التهم المنسوبة إليه، وقال إنه مُنع عن العدالة وهذه هي المرة الأولى التي تُناقش فيها قضية الطبيب، ويُدعي شكيل أفريدي، في محاكمة علنية. وأجل القاضي النظر في القضية حتى 22 أكتوبر/تشرين الأول بناء على طلب النيابة. وتسبب الدور الذي لعبه أفريدي في حرج كبير لباكستان. ويقول إنه لم يخضع لمحاكمة عادلة. ولم يوجه إلى أفريدي اتهام رسمي بسبب دوره في عملية قتل بن لادن عام 2011. وتسبب سجن أفريدي في موجة غضب عارمة، حتى أن الولايات المتحدة اقتطعت 33 مليون دولار من مساعدتها لباكستان، ما يعني مليون دولار عن كل عام من الحكم الصادر ضده. مواضيع قد تهمك نهاية وكان الرئيس الأمريكي، دونالد ترامب، قد تعهد في حملته الانتخابية عام 2016 بالتدخل للإفراج عن أفريدي "خلال دقيقتين" حال توليه الرئاسة، وهو ما لم يحدث أبدا. ويعتبر الطبيب بطلا في الولايات المتحدة. لكن في باكستان، يعتبر خائنا في نظر الكثيرين كونه جلب العار لبلاده. فقد ساعد أفراد البحرية الأمريكية على الدخول إلى البلاد، وقتل بن لادن، والهروب بجثته دون أن يمنعهم أحد، أو حتى يواجهوا أي مقاومة. بن لادن قُتل بعد حوالي عِقد من هجمات 11 سبتمبر/أيلول وبرزت تساؤلات بعد العملية حول معرفة الجيش الباكستاني بوجود بن لادن في البلاد، كونه يدير السياسات الأمنية في البلاد. وطالما كانت باكستان شريكا غير سهل للولايات المتحدة في حربها ضد الجماعات الإسلامية المسلحة. فمن هو شكيل أفريدي؟ كان أفريدي كبير الأطباء في مقاطعة خيبر، وشملت مهامه الإشراف على عدد من برامج التطعيمات التي تمولها الولايات المتحدة. وبصفته مسؤولاً حكومياً، نظم أفريدي حملة للتطعيم ضد فيروس الكبد الوبائي ب، شملت بلدة آبوت آباد التي تبين لاحقا أن بن لادن كان يعيش فيها، بالقرب من قاعدة للجيش الباكستاني. وكانت الخطة المخابراتية الأمريكية هي الحصول على عينة من دم أحد الأطفال الذين يعيشون في البلدة، لاختبار الحمض النووي الخاص به ومعرفة ما إذا كان من أسرة بن لادن. وتثبت الأدلة زيارة أحد معاوني أفريدي للمجمع السكني في البلدة وجمع عينات من الدم، لكن لم يثبت ما إذا كانت هذه المعلومة لعبت دورا حاسما في تمكين المخابرات الأمريكية على تحديد مكان بن لادن. وأُلقي القبض على أفريدي في 23 مايو/أيار 2011، بعد عشرين يوما من مقتل بن لادن. ويُرجح أنه كان في أواخر الأربعينيات آنذاك. المبنى الذي اختبأ فيه بن لادن هُدم بالكامل بعد قتله المعلومات المتوفرة عن حياة أفريدي الشخصية قليلة. لكن المعروف أنه ينتمي لأسرة متواضعة الحال، وتخرج في كلية خيبر للطب عام 1990. وتختبئ عائلته منذ القبض عليه، خشية التعرض لهجمات مسلحة. وتعمل زوجته في مجال التعليم، وكانت مديرة إحدى المدارس الحكومية قبل اختباء الأسرة. ولدى الزوجين ثلاثة أطفال، ولدان وبنت، أحدهم على الأقل أصبح بالغا. وفي يناير/كانون الثاني عام 2012، أعلنت الولايات المتحدة رسميا أن أفريدي كانت يتعاون مع المخابرات الأمريكية. لكن من غير المعروف ما إذا كان أفريدي كان على علم بطبيعة دوره لدى المخابرات المركزية الأمريكية. ولم يقل أي شيء عن الدور الذي لعبه خلال المرحلة التي سبقت عملية قتل بن لادن خلال التحقيق معه. وكشف تحقيق باكستاني أن أفريدي لم يكن يعرف الشخص المستهدف من العملية التي جندته المخابرات المركزية الأمريكية ليكون جزءا منها. ما الذي أدين به؟ كانت التهمة الأوليه هي الخيانة، لكن أفريدي سُجن بشكل رسمي في مايو/أيار 2012، بعد إدانته بتمويل جماعة مسلحة محظورة تحمل اسم "عسكر الإسلام"، والتي حُلّت الآن. وأصدرت محكمة قبلية حكما ضده بالسجن لمدة 33 عاما بعد إدانته بالتواصل مع الجماعة وخُفف الحكم إلى 23 عاما بعد الاستئناف. كما أدين أفريدي بتقديم خدمات طبية عاجلة لمقاتلي الجماعة المسلحة، والسماح لهم بعقد اجتماعات في المستشفى الحكومي الذي يديره. ونفت الأسرة هذه الاتهامات تماما، ويقول محاموه إن المبلغ الوحيد التي دفعه للجماعة المسلحة كان مليون روبية باكستانية (6375 دولار) فدية لإطلاق سراحه بعد اختطافهم له عام 2008. ونقلت عنه قناة فوكس نيوز من محبسه عام 2012 أن المخابرات الباكستانية اختطفته وعذبته. وبعد عام، تمكن من تهريب خطاب بخط اليد لمحاميه، قال فيه إنه محروم من العدالة. فلم لا توجه إليه تهمة مساعدة الولايات المتحدة؟ السبب غير واضح، لكن الأمر كان هزة كبرى لباكستان. ورغم الغضب الرسمي من العملية التي اعتُبرت انتهاكا لسيادة البلاد، إلا أن المخابرات اضطرت للاعتراف بعدم علمها بوجود بن لادن على أراضيها، في مبنى من ثلاثة طوابق، خلف أسوار عالية، لعدة سنوات. جنود يحملون الركام من المجمع السكني الذي اختبأ فيه بن لادن وقال رئيس مكافحة الإرهاب في البيت الأبيض آنذاك، جون برينان، إنه "من غير المعقول أن بن لادن لم يحصل على دعم" في باكستان، وهو اتهام رفضته إسلام آباد كليا. لكن اتهام أفريدي بالتعاون مع الولايات المتحدة كان من شأنه أن يجلب المزيد من المتاعب للبلاد. لم تُنظر القضية في المحكمة الآن؟ كانت عملية التقاضي تتم وفقا للوائح تعود لعصر الاحتلال البريطاني، في المناطق التي تُدار بحكم قبلي شبه ذاتي بطول الحدود بين باكستان وأفغانستان، وذلك حتى العام الماضي. لكن المسؤولين الإداريين سيطروا على المحاكم القبلية، ويساعدهم مجلس من كبار وجهاء القبائل، ولا يضطرون لاتباع إجراءات التقاضي المعتادة. واعتُبرت هذه هي الطريقة المثلى للتعامل مع قضية أفريدي، بعيدا عن الاضواء. لكن انضمام المناطق القبلية مع مقاطعة خيبر العام الماضي كان من شأنه نقل القضايا إلى المحاكم الباكستانية العادية. وتقول النيابة إن جلسة الاستماع يوم الأربعاء قد تؤدي إلى تخفيف العقوبة أو زيادتها. ونقل أفريدي العام الماضي من سجن في بيشاور إلى سجن آخر في إقليم البنجاب. وثمة تكهنات بإمكانية إطلاق سراحه في صفقة تبادل سجناء، مقابل تسليم عافية صديقي، المتهمة بالانتماء لتنظيم القاعدة والمسجونة في الولايات المتحدة.
https://www.bbc.com/amharic/news-53044858
https://www.bbc.com/arabic/middleeast-53056060
በዚህም በመንግሥት በሚተዳደሩ ሆስፒታሎች ውስጥ እርግዝና በጤናቸው ላይ እክል ለሚያስከትልባቸው ሴቶች ብቻ የእርግዝና መከላከያዎች የሚሰጥ ሲሆን፤ በወንዶች ላይ ይደረግ የነበረው ቫሴክቶሚ የተባለው ቀዶ ህክምና እንዳይካሄድ ተደርጓል። ነገር ግን የቤተሰብ ምጣኔ አገልግሎቶቹ በግል ሆስፒታሎች ውስጥ እንደሚሰጡ ታውቋል። የኢራን መንግሥት በአገሪቱ ውስጥ የሚመዘገበው ዝቅተኛ የወሊድ መጠንና እየጨመረ የመጣው እድሜያቸው እየገፋ የሚሄድ ሰዎች ቁጥር አሳስቦታል። የኢራን አመታዊ የሕዝብ ቁጥር እድገት በአንድ በመቶ እየቀነሰ ሲሆን፤ በቶሎ ርምጃ ካልተወሰደ አገሪቱ በሚቀጥሉት 30 ዓመታት ውስጥ በርካታ በእድሜ የገፉ ዜጎች ካላቸው አገራት ተርታ ውስጥ እንደምትገባ የአገሪቱ ጤና ጥበቃ ሚኒስቴር አስታውቋል። ከሁለት ዓመት በፊት ኢራን የሕዝብ ብዛቷ 1.4 በመቶ ማስመዝገቧ ተገልጾ ነበር። ይህ አሃዝ በጎረቤቷ ኢራቅ ውስጥ 2.3 በመቶ ሲሆን ባላንጣዋ ሳኡዲ አረቢያ ደግሞ 1.8 በመቶ የሕዝብ ቁጥር እድገት ማስመዝገባቸውን የዓለም ባንክ መረጃ ያመለክታል። የአገሪቱ መንግሥት የዜና ተቋም የሆነው ኢርና እንደዘገበው ጋብቻ እና በጋብቻ ውስጥ የሚወለዱ ልጆች ቁጥር ቀንሷል፤ ለዚህም ምክንያቱ ኢኮኖሚያዊ ጫና እንደሆነ አመልክቷል። ግንቦት ወር ላይ የጤና ጥበቃ ምክትል ሚኒስትሩ ሰይድ ሐሚድ ባራካቲ እንደተናገሩት በኢራን ውስጥ ያለው የጋብቻ መጠን በአስር ዓመት ውስጥ በ40 በመቶ ቀንሷል። "በዚሁ የምንቀጥል ከሆነ በሚቀጥሉት 30 ዓመታት ውስጥ በዕድሜ የገፉ በርካታ ሕዝብ ካላቸው አገራት አንዱ እንሆናለን" ብለዋል ምክትል ሚኒስትሩ። እንደ አውሮፓዊያኑ በ1979 የተካሄደው እስላማዊ አብዮትን ተከትሎ የሕዝብ ቁጥሯ በከፍተኛ መጠን ጨምሮ ነበር። ነገር ግን ከዚያ በኋላ ውጤታማ የሕዝብ ብዛት መቆጣጠሪያ ፖሊሲ በመከተሏ አሁን የታየው ውጤት መመዝገቡ ተገልጿል። የአገሪቱ የበላይ መሪ የሆኑት አያቶላህ አሊ ኻሚኒ ሕዝቡ በርካታ ልጆች እንዲኖሩት ሲያበረታቱ ቆይተዋል። እንደ እሳቸው ፍላጎት ኢራን አሁን ካላት 80 ሚሊዮን ሕዝብ ወደ ግማሽ የሚጠጋ ጭማሪ አድርጋ ቁጥሩ ወደ 150 ሚሊዮን ከፍ እንዲል ይሻሉ።
نسبة زيادة السكان انخفضت إلى ١ في المئة وقررت عدم إجراء عمليات التعقيم في المراكز الطبية التابعة للدولة، ولكنها ستحافظ على توفير موانع الحمل للنساء اللاتي قد تكون صحتهن عرضة للخطر فقط. ولكن تلك الخدمات ستظل متاحة في المستشفيات الخاصة. وقد أصبحت الحكومة قلقة بسبب قلة عدد المواليد، وزيادة عدد كبار السن بين السكان. وكان نمو السكان قد انخفض إلى نسبة واحد في المئة. وإن لم يتخذ إجراء، بحسب ما قالته وزارة الصحة، فقد تصبح إيران أكبر دول العالم سنا خلال الـ30 سنة المقبلة. مواضيع قد تهمك نهاية وكانت نسبة النمو السكاني في البلاد قبل عامين 1.4 في المئة. وتبلغ هذه النسبة في العراق المجاور 2.3 في المئة، وفي السعودية 1.8في المئة، بحسب بيانات البنك الدولي. كما أن نسبة عدد الزيجات، والأطفال المولودين عبر الزواج في انخفاض، بسبب الصعوبات الاقتصادية التي تواجهها البلاد، بحسب ما ذكرته وكالة إرنا الرسمية للأنباء. وأفاد نائب وزير الصحة، سيد حامد بركاتي، الشهر الماضي بأن معدل الزواج انخفض بنسبة ٤٠ في المئة خلال العقد الماضي. وقال: "مع استمرار هذا المعدل سنكون أكبر بلدان العالم سنا خلال الـ30 سنة القادمة". وقد تمتعت إيران بارتفاع في عدد السكان بعد الثورة الإسلامية في عام 1979، لكنها بدأت في تنفيذ سياسة تنظيم الأسرة للحد من زيادة السكان. ولا يزال القائد الأعلى في البلاد، علي خامنئي، يدعو الناس إلى إنجاب أطفال أكثر، قائلا إنه يريد أن يرى عدد السكان الحالي، البالغ 80 مليونا، وقد ارتفع إلى 150 مليون نسمة.
https://www.bbc.com/amharic/news-54823409
https://www.bbc.com/arabic/inthepress-54760003
ትራምፕ ቁልፍ በሆኑት ዊስኮንሰን፣ ጆርጅያ፣ ፔንስልቬንያ እና ሚችገን ግዛቶች ድምጽ ቆጠራ ላይ ጥያቄ አለኝ ብለዋል። የቢቢሲ ጥቆማ ባይደን ሚችጋን ውስጥ እንዳሸነፉ ያሳያል። የአሜሪካ ሚዲያ ዘገባ ደግሞ ዊስኮንሰን ውስጥ አብላጫ ድምጽ እንዳገኙ ያሳያል። የፔንስልቬንያ ውጤት ገና አልታወቀም። በሦስቱ ግዛቶች ማሸነፍ ባይደንን ባለ ድል ያደርጋቸዋል። . በአሜሪካ ምርጫ አሸናፊውን እስካሁን ያላወቅነው ለምንድነው? . ስለ አሜሪካ ምርጫ ምን ዜና ልንሰማ እንችላለን? . ጆ ባይደን ማን ናቸው? ማክሰኞ ድምጽ ለመስጠት የወጡ ሰዎች ብዛት ባለፉት ዓመታት ከታየው በላይ ነው። ባይደን የ70.5 ሚሊዮን መራጮችን ድምጽ ሲያገኙ፤ ትራምፕ ደግሞ የ67.2 ሚሊዮን መራጮች ድምጽ አግኝተዋል። ይህም እአአ 2016 ላይ ካገኙት በአራት ሚሊዮን ይበልጣል። የምርጫ ቅስቀሳ ኮሚቴዎች ምን አሉ? ትላንት ባይደን “የድምጽ ቆጠራው ሲያልቅ አሸናፊ እንሆናለን” ብለው ነበር። ባይደን በፔንስልቬንያ የማሸነፍ እድል እንዳለ ጠቁመዋል። የትራምፕ ቅስቀሳ ኮሚቴ ባልደረባ ጄሰን ሚለር “በሳምንቱ መጨረሻ ላይ ትራምፕና ምክትላቸው ማይክ ፔንስ እንደሚመረጡ ታያላችሁ” ብለዋል። ትራምፕ ሊያሸንፉ ይችላሉ? ባይደን 270 የኢሌክቶራል ኮሌጅ ድምጾችን አግኝተው ዋይት ሀውስ የመግባት እድላቸው የሰፋ ሆኗል። ዴሞክራቶች 243 ድምጽ ሲያገኙ፤ ሪፐብሊካኖች 214 ድምጽ አግኝተዋል። ትራምፕ ዊስኮንሲን (10 ኤሌክቶራል ኮሌጅ ድምጽ) ካጡ ጆርጂያ (16 ድምጽ)፣ ኖርዝ ካሮላይና (15 ድምጽ)፣ ፔንስልቬንያ (20 ድምጽ) ወይም አሪዞና(11 ድምጽ)፣ ነቫዳ (ስድስት ድምጽ) እና ፕሬቪልን ማሸነፍ አለባቸው። በጆርጂያ እስከ እኩለ ሌሊት ድረስ 90,000 ድምጾች እንዳልተቆጠሩ እና ትራምፕ በ31,000 ድምጽ እየመሩ እንደሆነ ተገልጿል። በአሪዞና ባይደን ደግሞ በ 80,000 ድምጽ እየመሩ መሆኑ ተገልጿል። ተፎካካሪዎቹ ትንንቅ ላይ ያሉባት ነቫዳ ውጤት እስካሁን አልታወቀም። የትራምፕ ክስ ምንድን ነው? የትራምፕ አማካሪዎች እንደሚሉት፤ ፕሬዘዳንቱ “ሕገ ወጥ አሠራር ስላለ” የዊስኮንሲን ድምጽ በድጋሚ እንዲቆጠር ይጠይቃሉ። ውጤቱ ሙሉ በሙሉ ገና ባይታወቅም፤ ትራምፕ እና ባይደን ከአንድ በመቶ የጠበበ ልዩነት ነው ያላቸው። ይህም ተፎካካሪዎቹ ድምጹ በድጋሚ ይቆጠርልን እንዲሉ ያስችላል። ትራምፕ ሚችጋን ውስጥ የድምጽ ቆጠራ ሂደቱን የሚከታተል አካል “ፍቃድ ተከልክሏል” ብለው ቆጠራው እንዲቆም ሲሉ ክስ መስርተዋል። ትላንት በዲትሮይት፣ ሚችጋን ፖሊስ ድምጽ ቆጠራ ጣቢያን እንዲጠብቅ ተጠርቷል። ተቃዋሚዎች ሂደቱን ገብተን እንመልከት ብለው ግርግር ተነስቶም ነበር። የዲትሮይት መገናኛ ብዙኃን እንዳሉት ከሆነ፤ ወደ 200 ሰዎች ቆጠራውን ታዝበዋል። ትራምፕ በፔንስልቬንያም “ግልጽነት እስከሚኖር” ድምጽ ቆጠራ ይቁም ብለው ሁለት ክስ መስርተዋል። ሌላው ትራምፕ ክስ የመሰረቱበት ግዛት ጆርጅያ ነው። በግዛቱ የሪፐብሊካን ታዛቢ 53 ዘግይተው የደረሱ ድምጾች በሕገ ወጥ መንገድ ሲቆጠሩ ተመልክተዋል ተብሏል። ትራምፕ እአአ 2016 ላይ ዊስኮንሰን፣ ሚችጋን እና ፔንሰልቬንያ አሸንፈው ነበር። ትላንት ከዋይት ሀውስ በሰጡት መግለጫ፤ የምርጫውን ውጤት በተመለከተ ለጠቅላይ ፍርድ ቤት ክስ እንደሚያስገቡ መናገራቸው ይታወሳል። የሪፐብሊካን የምርጫ ቅስቀሳ ከፍተኛ የሕግ አማካሪ ቦብ ባውር እንዳሉት፤ ትራምፕ ሕጋዊ ድምጽ ቆጠራን ለማሻር ክስ የሚመሠርቱበት አግባብ የለም።
وتساءل كُتاب عن الأسباب التي تجعل السعودية "تحبس أنفاسها" قبيل الانتخابات الأمريكية وتفضِّل فوز ترامب. من ناحية أخرى، أشار كُتاب إلى زيادة فرص بايدن في الفوز في هذه الانتخابات. "السعودية تشعر بالقلق" يقول جلال جراغي في صحيفة رأي اليوم اللندنية إن "الإعلان عن نتائج استطلاعات الرأي التي تشير إلى فوز المرشح الديمقراطي جو بايدن فيها يجعل السعودية تحبس أنفاسها وتشعر بقلق شديد حيال التطورات المقبلة". ويضيف جراغي أن الانتخابات الأمريكية أصبحت "الشغل الشاغل للسعودية ووسائل إعلامها حيث تبذل قصارى جهدها للتأثير على الناخبين العرب المقيمين في أمريكا لدفعهم نحو صناديق الرأي لمصلحة الرئيس دونالد ترامب". مواضيع قد تهمك نهاية ويتابع الكاتب: "تشعر السعودية هذه الأيام وبعبارة أدق ولي عهدها محمد بن سلمان، بقلق عميق وبل برعب شديد من إمكانية فوز المرشح الديمقراطي جو بايدن في الانتخابات الرئاسية الأمريكية والسبب في ذلك يرجع من جهة إلى مواقف بايدن من منطقة الشرق الأوسط خاصة السعودية، واحتمالية إزالة دعم ترامب للسعودية وبقاء ولي عهدها وحيدًا أمام تحديات تواجهها المنطقة وتعرض كرسيه الملكي الذي يتطلع إليه للخطر". ويشير مروان سمور في موقع "الموسوعة الجزائرية للدراسات السياسية والاستراتيجية" إلى أن ترامب هو المرشح الأفضل بالنسبة للسعودية. ويقول سمور: "لقد اختار ترامب السعودية لتكون أول محطة له خارج البلاد بعد انتخابه، وتم التوقيع أثناء الزيارة على صفقات بقرابة 460 مليار دولار. فضلا عن موقف ترامب في دفاعه عن السعودية في ملف مقتل الصحفي جمال خاشقجي ". ويضيف الكاتب: "يتوقع السعوديون أن تكون سياسة بايدن تشابه سياسة أوباما والتي كانت العلاقات الأمريكية السعودية وقتها يشوبها التوتر، حيث كان بايدن نائبًا له". الانتخابات الأمريكية 2020: ما موقف جو بايدن من أزمات وقضايا الشرق الأوسط؟ وترى سارة شريف في صحيفة الدستور المصرية أن السعودية أبدت توافقا مع سياسيات إدارة الرئيس ترامب، وبالتحديد فيما يخص الشرق الأوسط مما يرجح رغبة المملكة في فوزه في الانتخابات. وتقول سارة: "السعودية، التى رجح رئيس الموساد يوسى كوهين إعلانها تطبيع علاقاتها مع إسرائيل قريبا، كما يبدو أنها تتصرف مثل عُمان -دون عجلة رغم وجود علاقات سرية مع إسرائيل مستمرة منذ سنوات عديدة- يبدو أنها (السعودية) تفضل انتظار نتائج الانتخابات الأمريكية قبل أن تقرر خطواتها". وتضيف الكاتبة: "بشكل ما كانت السعودية حاضرة خلف الكواليس في كل الاتفاقات السابقة، فهي من أعطت الضوء الأخضر للإمارات والبحرين بهدف تكوين كتلة سياسية-أمنية ضد إيران، ولمساعدة ترامب في الانتخابات، كما أن هناك تقارير تقول إن السعودية هي من تقف وراء سداد ديون السودان للولايات المتحدة، البالغة أكثر من ٣٠٠ مليون دولار، كشرط لشطبه من قائمة الدول الداعمة للإرهاب، ولكن كما يبدو أن الخطوة المرتقبة تنتظر ترتيب صفقة أسلحة كبيرة من واشنطن كشرط لقبول السعوديين التطبيع مع إسرائيل". العلاقات السعودية-الأمريكية من جانب آخر، يقول عبد العزيز آل غنيم الحقباني في صحيفة عكاظ السعودية إنه لا يحق "لأحد أن يزايد أو يغالط على علاقاتنا مع الولايات المتحدة الأمريكية". ويتابع الحقباني: "العجيب أن المتطرفين اليساريين العرب مهتمون بالانتخابات الأمريكية أكثر من الأمريكيين أنفسهم ويدعمون بايدن أكثر من الديمقراطيين أنفسهم، ويظنون أن فوز بايدن سيجعل العلاقات الأمريكية-السعودية سيئة جدًا، بينما السعودية بلسان قادتها تؤكد استمرار علاقاتها السياسية التاريخية مع من يختاره الشعب الأمريكي، سواء أكان جمهوريا أم ديمقراطيا، محافظًا أم ليبراليا". ويؤكد الكاتب: "فالعلاقات السعودية-الأمريكية استراتيجية وقديمة جدًا، حيث أسسها الملك المؤسس طيب الله ثراه والديمقراطي فرانكلن روزفلت". انتخابات الرئاسة الأمريكية 2020: كيف يمكن أن تغير النتيجة منطقة الخليج والشرق الأوسط؟ على المنوال ذاته، يقول محمد بن عبد الرحمن البشر في صحيفة الجزيرة السعودية: "سوف نتجاوز الحديث عن السياسة الأمريكية في الشرق الأوسط، لنذكر أن علاقات المملكة مع الولايات المتحدة الأمريكية، استراتيجية وراسخة، وعلى توافق مع معظم القضايا سواء كان الموجود في البيت الأبيض الحزب الجمهوري، أو الحزب الديمقراطي". ويضيف الكاتب: "وكلا الحزبين يعرف أهمية المملكة في المنطقة والعالم، وتأثيرها الكبير في مجال سوق الطاقة والاقتصاد العالمي، وأثرها على العالم الإسلامي والعربي، وجهودها في محاربة الإرهاب على مستوى العالم". تعزيز ورقة بايدن ورجح كُتاب احتمالية زيادة فُرص فوز بايدن في الانتخابات. يقول هايل ودعان الدعجة في صحيفة الدستور الأردنية إن شخصيات ومؤسسات أمريكية مدنية وعسكرية "تفكر بإعادة ترتيب بيتها الداخلي ومن بوابة الانتخابات الرئاسية الأمريكية القادمة مدفوعة بالتداعيات السلبية التي تركتها سياسات الرئيس ترامب على المجتمع الأمريكي نفسه، وشكلت قاسما مشتركا مع المحيط الدولي الأمر الذي قد يعزز من ورقة المرشح الديمقراطي بايدن الذي تشير معظم الاستطلاعات والتقديرات إن لم يكن جميعها إلى تقدمه على منافسه الجمهوري ترامب". ويتابع الدعجة: "خاصةً وأن الولايات المتحدة كما دول العالم لا يمكنهما تحمل الرئيس ترامب لفترة رئاسية ثانية في ظل الأزمات والتحديات التي فرضها على المشهدين الأمريكي والدولي".
https://www.bbc.com/amharic/news-53593978
https://www.bbc.com/arabic/world-56482586
ሁለተኛ ዙር ወረርሽኝ ተከሰተ ማለት ደግሞ እንደገና በርካቶች ሃዘናቸው ሲመለስ፣ ሲሞቱ ልንመለከት ነው ማለት ነው። ከመጀመሪያው የዓለም ጦርነት በኋላ ተከስቶ የነበረው 'ስፓኒሽ ፍሉ' ያጋጠመው ይሄ ነበር። በሁለተኛ ዙር የጀመረው በሽታው ግን ከመጀመሪያው ይበልጥ ከባድና ገዳይ ነበር። በዓለም ጤና ድርጅት የሚሰሩት ማርጋሬት ሃሪስ ግልጽ ለማድረግ እንደሞከሩት የመጀመሪያው ዙር ወረርሽኝ በራሱ ገና በመላው ዓለም እየተሰራጨ ነው የሚገኘው። እንደ ደቡብ ኮሪያ እና ሲንጋፖር ያሉ አገራት ገና ከጅምሩ ጠበቅ ያሉ እርምጃዎችን በመውሰድና ንክኪ ያላቸው ሰዎችን በቶሎ በማግኘት የቫይረሱን ስርጭት ከሌሎች አገራት በተሻለ መቆጣጠር ችለዋል። ነገር ግን እንደ ዩኬ፣ ፈረንሳይ፣ ስፔን እና ጣልያን ያሉት አገራት ደግሞ እንቅስቃሴን ሙሉ በሙሉ መገደብ ላይ በማተኮር ሰርተዋል። ይህን ያደረጉበት ምክንያት ደግሞ ረቀቅ ያለ ተላላፊ በሽታዎችን መከታተልና መቆጣጠር የሚያስችል የጤና ስርአት ስላልነበራቸው ነው። ምንም እንኳን ትንሽ ዘግየት ያለ ቢመስልም እነዚህም አገራት ቫይረሱን በመቆጣጠር ረገድ በርካታ እምርታዎችን አስመዝግበዋል። ነገር ግን አሁንም ቢሆን ወረርሽኙ በድጋሚ የመከሰት ምልክቶችን እያሳየ ነው፤ በተለይ ደግሞ ስፔን ውስጥ። በኖርዊች ሜዲካል ትምህርት ቤት መምህርና የኮቪድ ባለሙያ የሆኑት ፕሮፌሰር ፖል ሀንተር እንደሚሉት ወረርሽኙ ሁለተኛ ዙር ላይ አልደረሰም። አሁን እየሆነ ያለውን እንዴት እናስረዳው? ተብለው የተጠየቁት ፕሮፌሰሩ '' ከመዘናጋት ጋር አብሮ የሚመጣ የስርጭት መጠን መጨመር እንጂ ሁለተኛ ዙር አይደለም'' ብለዋል። ይህንን ወረርሽኝ ለመቆጣጠር በዋነኛነት ቫይረሱ ያለባቸውን በምርመራ ማግኘትና ንክኪዎችን መለየት፣ አካላዊ ርቀትን መጠበቅ እና የግልልና የአካባቢን ንጽህና መጠበቅ ወሳኝ ናቸው። ስለዚህ መንግሥታትና ዜጎች እነዚህን እርምጃዎች መውሰድ ላይ ሲዘናጉ ነው ቁጥሩ የሚጨምረው እንጂ ሁለተኛው ዙር መጥቶ አይደለም ይላሉ የዘርፉ ባለሙያዎች። አክለውም በቫይረሱ የሚያዙ ሰዎች ቁጥር ገና ከዚህም በላይ እየጨመረ ሊሄድ ይችላል ይላሉ። የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ወቅት እየጠበቀ የሚከሰት ችግር ሳይሆን ትልቅ ‘ማእበል’ መሆኑን አስጠንቅቋል። የዓለም ጤና ድርጅት በበኩሉ ወረርሽኙ እንደ ጉንፋን ወይም ኢንፍሉዌንዛ ወቅትን ጠብቆ የመጥፋት እና የመመለስ ባሕርይ ስለሌለው ጥንቃቄ ማድረግ እንደሚያስፈልግ አስጠንቅቋል። በተለይም ደግሞ በፈረንጆቹ የበጋ ወቅት የሚደረጉ እንቅስቃሴዎችና መዘናጋቶች አሳሳቢ መሆናቸውንና ጥንቃቄ ሊደረግ እንደሚገባ ድርጅቱ አስታውቋል።
بوريس جونسون رئيس الوزراء البريطاني وقال جونسون إنه يتعين على المملكة المتحدة أن تكون "على يقين" بأننا "سنشعر بآثار" تزايد أعداد حالات الإصابة بفيروس كورونا في القارة الأوروبية. تأتي تصريحاته وسط خلاف حول الإمدادات من لقاح كوفيد-19، بعد أن حذرت رئيسة المفوضية الأوروبية بأن الاتحاد الأوروبي قد "يمنع" تصدير الجرعات المصنعة في الدول الأعضاء إلى المملكة المتحدة. ومن المقرر أن يعقد قادة الاتحاد الأوروبي اجتماعاً افتراضياً يوم الخميس المقبل لبحث خططهم في هذا المجال. وأكد مسؤولون ألمان أن رئيس الوزراء البريطاني تحدث مع المستشارة أنغيلا ميركل يوم الأحد- كما علمت بي بي سي بأنه تحدث أيضاً مع الرئيس الفرنسي إيمانويل ماكرون- حول المشكلة الراهنة، التي من شأنها أن تؤثر على الصادرات الخاصة بلقاح أوكسفورد- استرازينيكا المصنع في أوروبا. مواضيع قد تهمك نهاية وقال جونسون إنه "تحدث إلى أصدقائه في الاتحاد الأوروبي مراراً" خلال الوباء حيث حصل على "تطمينات... خلال الأشهر القليلة الماضية بأنهم لا يرغبون برؤية أي عقبات". وقال مكتب رئيس الوزراء في داوننغ ستريت إن رئيسة المفوضية الأوروبية أورسولا فون دير لين أبلغت جونسون في وقت سابق من هذا العام بأن الاتحاد الأوروبي لا يعتزم وضع قيود على صادرات اللقاح. وفي وقت سابق، أكد المتحدث الرئيسي باسمها، إيريك مامر، أن بروكسل لا تسعى لفرض حظر على صادرات اللقاح، لكنها تريد من شركات الأدوية أن تفي بالتزاماتها التعاقدية إزاء دول الاتحاد. وقال مامر: "في ذلك السياق، قالت الرئيسة ذلك، بالطبع، نحن نرى، فعلياً، أن الشركات التي تصنع جرعات اللقاح في الاتحاد الأوروبي تقوم بالتصدير على نطاق واسع جداً، وهذا أمر جيد بحد ذاته، ولكننا نريد أن نرى المعاملة بالمثل والتناسب في هذه الصادرات." ويبدو أن نقطة الخلاف الأخيرة تتركز على الجرعات التي تُصنّع في مصنع هولندي. ولدى سؤاله فيما إذا كان قلقاً حول الخلاف، قال جونسون للصحفيين: "لقد حصلت على تطمينات من خلال الحديث مع الشركاء في الاتحاد الأوروبي خلال الأشهر القليلة الماضية بأنهم لا يريدون أن يروا أية إعاقات أو عراقيل." لكنه مضى في إصدار تحذير بشأن ما قد يعنيه تزايد حالات الإصابة بفيروس كورونا في أوروبا بالنسبة للمملكة المتحدة. وقال رئيس الوزراء البريطاني: "في القارة الآن يمكنك أن ترى، للأسف، أن هناك موجة ثالثة في الطريق." وتابع قائلاً: "يتعين على الناس في هذه البلاد ألا يكونوا تحت أي وهم من أن التجربة السابقة علمتنا بأنه عندما تضرب موجة أصدقاءنا، فإنني أخشى أنها ستظهر على شواطئنا كذلك." وأضاف: "أتوقع أننا سنشعر بتلك الآثار في الوقت المناسب. لهذا السبب نحن مستمرون ببرنامجنا الخاص بالتطعيم في أسرع وقت ممكن." مشاكل في التوزيع في هذه الأثناء، أظهرت النتائج التي طال انتظارها للتجربة الأمريكية على لقاح أكسفورد- استرازينيكاـ التي شارمك فيها أكثر من 32 ألف متطوع، أن اللقاح آمن وفعال بدرجة كبيرة. وكان العديد من قادة الدول الأوروبية قد أوقفوا عملية توزيع اللقاح وسط مخاوف من صلة محتملة له بتجلطات الدم. وقالت الجهات التنظيمية في المملكة المتحدة والاتحاد الأوروبي إنه لا يوجد أي دليل على أن اللقاح يسبب الجلطات الدموية. وقد واجه قادة أوروبيون الانتقاد بسبب الوتيرة البطيئة لتوزيع اللقاح في القارة. وتفيد التقارير بأن أقل من 12 في المائة من عدد السكان في الاتحاد الأوروبي حصلوا على اللقاح، مقارنة مع حوالي 40 في المائة في المملكة المتحدة- مع أن الاتحاد يضم 464 مليون نسمة مقارنة مع 67 مليون في المملكة المتحدة. لقد واجه الاتحاد الأوروبي مشاكل في انتاج لقاحات فايزر- بيونتيك، وموديرنا وأوكسفورد- استرازينيكا. وقالت الشركة البريطانية - السويدية استرازينيكا المصنعة للقاح إن حقيقة أن العقود مع الاتحاد الأوروبي وُقعت بعد توقيع العقود مع المملكة المتحدة تسببت في مشاكل تتعلق بتوفير طلباتهم من اللقاح. وقال مكتب رئيس الوزراء في داوننغ ستريت في وقت سابق إنه لا يعتقد بأن المسائل المتعلقة بإمدادات اللقاح ستؤثر على خارطة الطريق الحالية لتخفيف قيود الإغلاق. وقالت وزيرة الصحة والرعاية الاجتماعية هيلين واتلي لبرنامج "بريكفاست" في بي بي سي إن المملكة المتحدة "في الطريق الصحيح" لبلوغ هدفها بتقديم اللقاح للفئات التسع التي تحظى بالأولوية بحلول 13 أبريل/ نيسان ولجميع الأشخاص البالغين بحلول نهاية يوليو/ تموز القادم. وأضافت الوزيرة بأن هناك ما يكفي أيضاً لضمان حصول الأشخاص على جرعاتهم الثانية من اللقاح. لكن صحيفة الغارديان تقول إن تقريراً أعدته شركة تحليل البيانات "إيرفينيتي" يشير إلى أنه إذا تم تطبيق حظر على الصادرات من جميع اللقاحات- بما في ذلك لقاحات موديرنا وجونسون أند جونسون التي سيتم توزيعها في المملكة المتحدة- فإن ذلك سيعني أن تقديم الجرعة الأولى من اللقاح لكل شخص بالغ سينتهي في أواخر أغسطس/ آب بدلاً من التاريخ المستهدف في 31 يوليو/ تموز. رئيسة المفوضية الأوروبية أورسولا فون دير لين قالت السيدة فون دير لين إن 41 مليون جرعة من اللقاح تم تصديرها من دول الاتحاد إلى 33 دولة خلال ستة أسابيع، ذهب منها أكثر من 10 ملايين جرعة إلى المملكة المتحدة. وقالت إنه، على النقيض من ذلك، لا يزال الاتحاد الأوروبي ينتظر صادرات اللقاح من المملكة المتحدة وحذرت الأسبوع الماضي من أنه إذا لم تتحسن الإمدادات داخل أوروبا، فإن الكتلة الأوروبية "ستدرس ما إذا كانت الصادرات الى البلدان التي لديها معدلات تطعيم أعلى منا لا تزال متناسبة." تسمح المادة 122 من معاهدة الاتحاد الأوروبي باتخاذ إجراءات معينة "في حال ظهور صعوبات حادة في توفير منتجات معينة". وتلك الإجراءات قد تشمل نظرياً حظراً على الصادرات والتخلي عن حقوق براءة الاختراع والملكية الفكرية فيما يتعلق باللقاحات. وقالت فون دير لين في نهاية الأسبوع الماضي إن الكتلة الأوروبية لديها السلطة لـ "منع" الصادرات مضيفة بأن "هذه هي الرسالة التي نوجهها لشركة أسترازينيكا." ووصف مصدر حكومي التقارير الأخيرة الصادرة عن الاتحاد الأوروبي بأنها "مقلقة". وقال زعيم حزب العمال السير كير ستارمر إن الحكومة البريطانية كانت محقة في قولها بوجوب احترام الالتزامات التعاقدية. وقال السير كير لإذاعة بي سي إن الاتحاد الأوروبي لا "يساعد نفسه" وأضاف: "لا أعتقد بأن عليهم أن يسيروا على درب حظر الصادرات." ويبدو أن أحدث نقطة خلاف بين المملكة المتحدة والاتحاد الأوروبي هي حول جرعات اللقاح التي يجري تصنيعها في أحد المصانع في هولندا، حيث قال مسؤول أوروبي لوكالة أنباء رويترز إن تلك الجرعات يجب أن توزع بين الدول الأعضاء وأن لا ترسل إلى بريطانيا.
https://www.bbc.com/amharic/news-54157836
https://www.bbc.com/arabic/art-and-culture-54156492
ኦሹን ኦሶግቦ የተባለችው ቅድስት ጫካ በተባበሩት መንግሥታት የዓለም ቅርስ ተብላ የተመዘገበች ሥፍራ ናት። ኦሹን የዮሩባ ጎሳ አማልክት እንደሆነች ይታመናል። ፖሊስ እንዳለው ቲበላክ ሆክ በተሰኘ ቅፅል ስሙ የሚታወቀው ቶቢሎባ ጆላሾ ጫካው ውስጥ የወሲብ ፊልም በመቅረፁ ነው ለእሥር የተዳረገው። ግለሰቡም ሆነ ጠበቃው እስካሁን ስለጉዳዩ አስተያየት አልሰጡም። ኦሹን ኦሶግባ ጫካ ኮሶግባ ከተማ ወጣ ብሎ የሚገኘ በሕብረተሰቡ ዘንድ ቅድስት ተደርጋ የምትቆጠር ሥፍራ ናት። በርካታ ተከታዮች ያሉት የወሲብ ፊልም ሠሪው ጆላሾ በማሕበራዊ ሚድያ ገፆቹ ላይ የለቀቀው ቅንጭብ ተንቀሳቃሽ ምስል ላይ ኦሹን ለተሰኘችው አማልክት እንደሚሰግዱ ሰዎች ለብሶ ይታያል። ምንም እንኳ ወደ ጫካው ለመግባት ቀላል ቢሆንም ሰውዬው ምስሉን በየት በኩል ገብቶ መቼ እንደቀረፀው እስካሁን አልታወቀም። የፖሊስ ቃል አቀባይ ኦፓሎላ የሚሲ፤ ፊልም ሠሪው ፈፀመ በተባለው ወንጀል ላይ ምርመራ ከተጠናቀቀ በኋላ ፍርድ ቤት ይቀርባል ሲሉ ለቢቢሲ ተናግረዋል። ሰውዬው የአካባቢውን ሰላም አደጋ ላይ በመጣል ሊከሰስ ይችላልም ብለዋል። በየዓመቱ በሺዎች የሚቆጠሩ አምላኪዎች ከናይረጄሪያና ከሌሎች አካባቢዎች ወደ ጫካው በመምጣት ለወንዝ አምላኳ ኦሹን ስጦታዎች ያበረክታሉ። ከኦሹን አምላኪዎች አንዷ የሆነችው የሚ ኤሌቢቦን ሰውዬው ጫካው ውስጥ የወሲብ ፊልም በመቅረፁ የሥፍራዋን ቅድስትነት አርክሷል ትላለች። ከፖሊስ ምርመራ በኋላ ጥንታዊ አምላኪዎች ሰውዬው ይገባዋል የሚሉትን ቅጣት እንደሚጥሉበት የሚ ለቢቢሲ ትናገራለች። በአውሮፓውያኑ 2003 ዓ.ም. በዩኔስኮ የዓለም ቅርስ ሆና የተመዘገበችው የኦሹን ኦሶግቦ ቅድስት የመቃብር ሥፍራ በምዕራባዊ ናይጄሪያ ጥንታዊ ከሚባሉ ጫካዎች አንዱ ነው። በዮሩባ ጎሳ አባላት እምነት መሠረት ኦሹን ሳንጎ ከተሰኘው አምላክ ሚስቶች መካከል አንዷ ናት። አማኞች በየዓመቱ ወደ ሥፍራው እየመጡ መስዋዕት የሚያቀርቡላት ይህ እምነት 600 ዓመት የዘለቅ እንደሆነ ይነገራል። ለሁለት ሳምንታት የሚቆየው ይህ ክብረ በዓል በዮሩባ ሰዎች ዘንድ ትልቁ በዓል ነው።
الموقع المقدس في غابة أوسوغبو أوسون وتقع الغابة في ضواحي مدينة أوسغوبو، عاصمة الولاية، وهي مدرجة على قائمة مواقع التراث العالمي. وزعمت الشرطة أنها أوقفت توبيلوبا جولاوشا بسبب تصوير "فيلم جنسي" في الغابة. ولم يعلّق منتج الأفلام الإباحية المعروف والذي يتابعه جمهور كبير، على ما حدث. ونشرت مقاطع من الفيديو التي يزعم أنه يظهر خلالها برداء أبيض خاص بأتباع إلهة الخصوبة "أوسون" على موقع جولاشوا الرسمي وعلى حساباته على مواقع التواصل الاجتماعي. مواضيع قد تهمك نهاية "انتهاك للسلم العام" وليس واضحاً متى صورت المشاهد أو كيف دخل جولاشوا إلى الغابة، مع العلم أنه يمكن الوصول إليها من عدة طرق. وقال المتحدث باسم الشرطة، أوبالولا يميسي، لبي بي سي إن منتج الفيلم سيخضع لمحاكمة بعد التحقيق لأنه كان يمكن لسلوكه "أن ينتهك السلم العام". وقال أحد أتباع أوسون إن جولاشوا دنّس البستان، وهي أرض مقدسّة يقصدها البعض في نيجيريا وأماكن أخرى لتقديم صلواتهم وتضحياتهم. وأضاف أن "المصلين التقليديين القيّمين على البستان سيقررون عقابه المناسب، بعد انتهاء الشرطة من تحقيقها". وكانت منظمة الأمم المتحدة للتربية والعلم والثقافة (اليونسكو) أدرجت الغابة على لائحة مواقع التراث العالمي عام 2003. ووفقاً للأسطورة، فإن الآلهة أوسون كانت واحدة من زوجات سانغو، إله القوة عند مجموعة اليوروبا العرقية في نيجيريا. ويحضر الآلاف مهرجان "أوسون أوسوغبو" السنوي وهو احتفال تقليدي يرجح أنه يعود إلى 600 عام. ويعتبر المهرجان الذي يستمر أسبوعين أكبر حدث ديني تقليدي سنوي لليوروبا، ويجذب الآلاف في نيجيريا ومن مناطق أخرى حول العالم.
https://www.bbc.com/amharic/news-53517112
https://www.bbc.com/arabic/world-52257893
ድርጅቱ እንዳለው ወረርሽኙ በከፍተኛ ሁኔታ እየተሰራጨ ያለው የጤና ባለሙያዎች የደኅንት መጠበቂያ መገልገያዎችና አልባሳት (ፒፒኢ) በበቂ ሁኔታ ስላልተሟላላቸው ነው። የዓለም ጤና ድርጅት ጨምሮም አፍሪካ ውስጥ በኮሮናቫይረስ የሚያዙ የጤና ባለሙያዎች ቁጥር እየጨመረ መምጣቱ በጣም እንዳሳሰበው ገልጿል። በዓለም አቀፍ ደረጃ በበሽታው ከተያዙ ሰዎች መካከል የህክምና ባለሙያዎች አስር በመቶውን ይይዛሉ። በዚህም ሳቢያ የጤና ባለሙያዎች ለአካላዊ እንዲሁም ለሥነ ልቦናዊ ጉዳትም መጋለጣቸው ተነግሯል። በከፍተኛ ሁኔታ የጤና ባለሙያዎች ለበሽታው የተጋለጡባቸው የአፍሪካ አገራት ደቡብ አፍሪካ፣ አልጄሪያ፣ ጋና፣ አይቮሪ ኮስት፣ ካሜሩን፣ ዛምቢያ እና ኬንያ መሆናቸውን ድርጅቱ አመልክቷል። ለወረርሽኙ በዋነኛነት እየተጋለጡ የሚገኙት ነርሶች መሆናቸው የተቀሰው ድርጅቱ፤ እነዚህ የጤና ባለሙያዎች ለሰዓታት ለህሙማን የህክምና ድጋፍ ይሰጣሉ ብሏል። የዓለም ጤና ድርጅት እንዳለው፤ ከደኅንት መጠበቂያ መገልገያዎች አልባሳት (ፒፒኢ) እጥረት በተጨማሪ ሆስፒታሎች በተገቢው ሁኔታ የጥንቃቄ እርምጃ አለመውሰዳቸው የጤና ባለሙያዎችን ለቫይረሱ ተጋላጭ አድርጓል። ባለሙያዎቹ ተገቢውን ስልጠና ሳያገኙ በኮቪድ-19 የተያዙ ሰዎችን እንዲያክሙ እንደሚደረጉም ድርጅቱ ተናግሯል። በአህጉሪቱ እስካሁን በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች 700 ሺህ በላይ የደረሰ ሲሆን ከ16 ሺህ የሚበልጡ ሰዎች ደግሞ በበሽታው ሳቢያ ሕይወታቸውን አጥተዋል።
مستشفى في نيروبي عاصمة كينيا يستعد لاستقبال ضحايا فيوس كوفيد-19 بوضع أسرة في مكان مفتوح وهناك مخاوف لدى البعض من أن تتحول أفريقيا إلى بؤرة للوباء في ظل ما يبدو أنه تراجع للإصابات اليومية في مناطق أخرى بالعالم. وعلى الرغم من الجهود المبذولة لإغلاق الدول والمدن، وكذلك وجود تبرعات بمعدات حماية وأجهزة اختبار الفيروس وأجهزة تنفس صناعي من الصين، إلا أن هناك أمرا واضحا وهو أن معدل الإصابات في تصاعد مستمر والقدرة على المناورة ضيقة. "التأخير في التحرك" يقول الدكتور ميشيل ياو، الذي يدير برنامج الاستجابة الطارئة لمنظمة الصحة العالمية في أفريقيا: "ما نراه هو أن هذه الفرصة لم تعد موجودة أو تكاد لا تكون موجودة بالنسبة لبعض دول أفريقيا". وأضاف :"يكمن القلق الآن أيضا في أنها (البلدان) لا يمكنها إدارة هذه المرحلة بشكل مناسب، إنها تتحول إلى (بلدان ناقلة). لكننا نرى أن هناك بعض التأخير في معالجة (هذا).. وفي تعبئة وتدريب المزيد من الأشخاص، والتفكير في القدرة (على استيعاب الموقف) ". مواضيع قد تهمك نهاية سيكون من الصعب مقارنة مناطق تختلف في الثقافات والقدرات الاقتصادية وكذلك قدرات النقل والسفر والبنية التحتية، ولكن بعض المقارنات ضرورية لرسم صورة ملحة عن الوضع. عند دراسة معدل الزيادة يوميا في عدد المصابين بفيروس كوفيد-19 في جميع أنحاء العالم، يظهر أن أفريقيا تتحكم في انتشار المرض بشكل أفضل من الولايات المتحدة وأوروبا حتى الآن. الإغلاق في جنوب أفريقيا يعني تقليص عدد العاملين في محال السوبر ماركت لكن عند مقارنة أفريقيا مع آسيا، حيث يظهر أن بعض البلدان خفضت الزيادة اليومية في عدد الحالات الجديدة بسرعة نسبية، لن تكون المقارنة لصالح أفريقيا. حالات عزل للقردة العليا خشية انتقال فيروس كورونا إليها ما أنواع اختبارات الكشف عن كورونا؟ وما أهميتها؟ ما هي الدولة التي "تعتم" على تفشي وباء كورونا؟ الانتشار في المجتمعات ربما تكون المقارنة الأفضل لأفريقيا مع منطقة الشرق الأوسط.، فهناك ترتفع الإصابات بشكل مطرد وكذلك الوفيات، وسجلت المنطقة الآن أكثر من 78 ألف إصابة، وفقا لمنظمة الصحة العالمية. جميع دول أفريقيا تقريبا ظهر بها الفيروس وأبلغت عن إصابات، ورغم أن معظم الإصابات بدأت بانتقال الفيروس من الخارج ووصوله من خلال مسافرين، إلا أنه ينتشر الآن داخل المجتمعات. وهناك متغيرات مختلفة تجعل من الصعب التنبؤ بما سيحدث، لكن أسوأ السيناريوهات لا تزال متعارضة. يقول الدكتور ياو: "يمكن أن تتضاعف بسهولة، بدءا ثلاث مرات، بل ربما تتضاعف من سبع إلى عشر مرات مما هي عليه الآن". في جنوب إفريقيا، تضاعفت أعداد الإصابات المؤكدة 20 ضعفا في الأسبوعين الأخيرين من شهر مارس/آذار. وفي استجابة لتزايد الأعداد أعلن الرئيس سيريل رامافوزا، عن إغلاق كامل على مستوى الدولة لمدة ثلاثة أسابيع بدأ في 27 مارس/آذار. وتم تمديد الإغلاق حتى نهاية أبريل/نيسان، وتراجعت عدد الحالات الجديدة اليومية، لكن من السابق لأوانه القول بشكل قاطع إذا كان السبب هو الإغلاق. ويظل الأمر الأبرز هو ارتفاع قدرات إجراء اختبارات الفيروس في جنوب أفريقيا. أجرت الخدمات الطبية هناك 60 ألف اختبار للكشف عن فيروس كوفيد-19، وبلغ معدل الاحتبارات اليومي 5000 اختبار، وفقًا لوزير الصحة زولي ماخيز. ولكن بالمقارنة مع الدول الأخرى التي ضربها الفيروس بقوة، فإن هذه الاختبارات غير كافية على الإطلاق. إيطاليا، واحدة من أكثر البلدان تضررا في العالم وعدد سكانها مماثل لجنوب أفريقيا ، أجرت أكثر من 700 ألف اختبار. جنوب أفريقيا تسعى إلى فحص أكبر الفيروس لأكبر عدد ممكن من المواطنين ومع هذا فإن إجراء الاختبارات في جميع أنحاء أفريقيا يمثل مصدر قلق كبير. فكل من نيجيريا وكينيا أجرت 5000 اختبار فقط لمواطنيها. ولتوضيح الفارق يمكن مقارنة هذا بكوريا الجنوبية التي أجرت 600 ألف اختبار، وهي تعد من أقوى الدول التي شنت حملة ضد الفيروس. يقول الدكتور عبد الله زيرابا، عالم أبحاث وأخصائي وبائيات في المركز الأفريقي للبحوث السكانية والصحية: "نشهد زيادة في عدد الاختبارات ولكن أعتقد أننا يمكن أن نفعل المزيد". صعوبات الاختبار تكافح البلدان الأفريقية بقوة لزيادة قدرتها على إجراء الاختبارات. عملت وزارات الصحة الأفريقية على تحويل المختبرات الخاصة إلى مراكز اختبار فيروس كوفيد-19، والمختبرات الرئيسية مثل معهد باستور في داكار بالسنغال ينظم حلقات تدريب عبر الفيديو على اكتشاف كوفيد-19 للمختبرات في جميع أنحاء المنطقة. ومع هذا فكل هذه الإجراءات غير كافية. إن صعوبات توفير أجهزة الكشف اللازمة للاختبار لها تأثير محدود. أعلن الملياردير الصيني جاك ما، مؤخرا عن تبرعات بأكثر من مليون جهاز مسح عينات المرضى للبلدان الأفريقية. وليس واضحا إذا كان التبرع يشمل حزمة أجهزة الاختبار الكاملة الأخرى، ولكن إذا كان الأمر كذلك، فقد يكون للتبرعات دور مهم في تعزيز الاختبارات على مستوى القارة. يقول الدكتور زيرابا: "نحن نعلم أن هناك تحديات حول تطوير الاختبارات، وكذلك تكلفة الاختبار والمواد اللوجستية المستخدمة في الاختبار، ولكن لا يمكننا أن نتقاعس ونعتقد فقط أن الناس لن يموتوا". في كينيا يتم اختبار الفيروس للمواطنين الذين ظهرت عليهم الأعراض وتم وضعهم في الحجر الصحي وفقا لدراسة كتبها علماء الأوبئة في لندن وجوهانسبرغ، فإن حالة وفاة واحدة يمكن أن تعني أن الدولة لديها بالفعل مئات أو حتى آلاف الإصابات. كلما زادت الاختبارات التي يمكن إجراؤها، زادت ثقة القارة في بياناتها والأنظمة الموجودة لديها لمحاربة المد المتصاعد من الإصابات. وتبقى إحدى المشكلات الرئيسية التي ستواجهها أفريقيا في الأسابيع المقبلة متمثلة في كيفية محاربة الفيروس بالضبط. حتى الآن، أظهرت استراتيجية الإغلاق في جنوب إفريقيا نتائج واعدة. وقد حذت دول أخرى حذوها. في نيجيريا، البلد الأكثر سكانا في إفريقيا، أغلقت السلطات لاغوس وقصرت الحركة على الأنشطة الأساسية. وفي جمهورية الكونغو الديمقراطية تم إغلاق ضاحية في العاصمة كينشاسا. داكار في السنغال ونيروبي في كينيا فرضتا حظر التجول، مما سمح للناس بمواصلة العمل ولكن مع منع النشاط الاجتماعي والسفر ليلا. لكن شبح الإغلاق التام يزيد المخاطر حول توقف النشاط الاقتصادي عبر القارة. يعيش أكثر من ثلث سكان القارة تحت خط الفقر، معظمهم في المناطق الريفية ويزرعون فقط ما يتناولونه من حبوب، بينما يعيش حوالي 20 في المئة في المناطق الحضرية، معتمدين على العمل المؤقت لإطعام أنفسهم وأسرهم. خطر سوء التغذية عمال يقومون بتعقيم المنشآت والمساجد في العاصمة السنغالية داكار إذا تأكدت الحاجة الملحة إلى منعهم من العمل والأسواق، فإن عدد الوفيات المحتملة سيكون غير معروف. يقول الدكتور فرانشيسكو تشيتشي، أستاذ علم الأوبئة في مدرسة لندن للصحة والطب الاستوائي: "الركود الاقتصادي وتدهور سبل المعيشة يعني الفقر وسوء التغذية وأزمة الوصول إلى الخدمات الصحية الروتينية، وهذا يعني الموت أيضا". وأضاف: "الموت لن يضرب فقط كبار السن ولكن أيضا الأطفال والشباب. لذلك توجد معادلة صعبة حقا هناك." وقد بدأت دول مثل رواندا في توزيع الغذاء والموارد تحسبا لتلك العواقب. في كيب تاون بجنوب أفريقيا، بدأت حتى عصابات الشوارع سيئة السمعة في المساعدة في توزيع الطعام. لكن في بلدان أخرى، لا توجد خطة واضحة للمواجهة. في كينيا، بدأت مجموعات المجتمع المدني في جمع الأموال والغذاء للأسر ذات الدخل المنخفض. بينما أعلنت إثيوبيا حالة الطوارئ، على الرغم من أن رئيس الوزراء آبي أحمد، قال مؤخرا "لا يمكننا فرض إغلاق مثل الدول الأكثر تقدما، حيث يوجد العديد من المواطنين الذين ليس لديهم منازل". الدول الأفريقية لديها موارد محدودة لتعويض المواطنين ماديا إذا ما تركوا عملهم. وتسلط هذه الصعوبات الضوء مرة أخرى على أهمية إجراء الاختبارات. تقول الدكتورة نغوزي إيروندو، متخصصة الأمراض المعدية في مركز تشاتام هاوس للأبحاث: "إذا تمكنا من اختبار وتطبيق نهج استراتيجي محلي لتقييد الحركة فإن هذا سيساعد في الحفاظ على الموارد". وأضافت: "أعتقد أننا يمكن أن نكون أكثر إبداعا في تحديد القرى التي يجب أن تذهب إلى السوق والأيام التي تذهب فيها بالتناوب مع القرى الأخرى بحيث تكون هناك مناطق أقل كثافة سكانية." السلطات في أوغندا أجبرت البائعين في الأسواق على النوم بجانب بضائعهم لتقليل انتشار العدوى في نهاية المطاف، ستحدد الجهود والموارد التي تنشرها البلدان الأفريقية مسار تفشي المرض. يقول الدكتور إروندو: "تحتاج الحكومات إلى الاستثمار في ذلك، لا يمكنك أن تطلب من الناس ترك العمل والتأكد من النظافة عندما لا تمنحهم طريقة للقيام بذلك". وأضاف: "سنبدأ حقا في معرفة ما إذا كانت إجراءات الإغلاق هذه وإجراءات الحجر الصحي فعالة في مواجهة الفيروس بحلول نهاية أبريل/نيسان".
https://www.bbc.com/amharic/news-57333188
https://www.bbc.com/arabic/inthepress-57344155
የየሽ አቲድ ፓርቲ መሪው ያይር ላፒድ በስምንት ቡድኖች የተቋቋመ ጥምረት መመስረቱን አስታውቀዋል፡፡ ሥልጣን በዙር በሚከፋልበት በዚሁ ስምምነት መሠረት የያሚና ፓርቲው አለቃ ናፍታሊ ቤኔት በቀዳሚነት ጠቅላይ ሚንስትር ይሆናሉ። በቀጣይ ላፒድ ሥልጣኑን ይረከቧቸዋል። መንግሥት ለመመስረት ቃለ መሐላ ከመፈጸሙ በፊት የፓርላማዉ ይሁንታ ያስፈልጋቸዋል ተብሏል፡፡ ላፒድ በሰጡት መግለጫ ስለስምምነቱ ለፕሬዚዳንት ሬውቨን ሪቭሊን ማሳወቃቸውን ገልጸዋል። "ይህ መንግስት ሁሉንም የእስራኤል ዜጎች፣ የመረጡትንም ሆነ ያልመረጡትን ለማገልገል እንደሚሠራ ቃል እገባለሁ" ብለዋል፡፡ "ተቃዋሚዎቻቸውን የሚያከብር ሲሆን ሁሉንም የእስራኤልን የህብረተሰብ ክፍሎች አንድ ለማድረግ እና ለማገናኘት የቻለውን ሁሉ ያደርጋል" ሲሉ ገልጸዋል፡፡ በእስራኤል የመገናኛ ብዙሃን በተሰራጨ ምስል ላፒድ፣ ቤኔት እና የአረብ ኢስላሚስት ራም ፓርቲ ሊቀመንበር ማንሱር አባስ ስምምነቱን ሲፈርሙ ቢታዩም ብዙዎች የማይቻል መስሏቸው ነበር፡፡ አባስ ለጋዜጠኞች እንደገለጹት "ውሳኔው ከባድ እና በርካታ ክርክሮች ነበሩት። ስምምነቶቹ ላይ መድረስ ግን አስፈላጊ ነበር፡፡ በዚህ ስምምነት ለአረብ የህብረተሰብ ክፍሎችን የሚጠቅም ብዙ ነገሮች አሉት" ብለዋል ፡፡ ላፒድ ለፕሬዚዳንቱ በላኩት ማስታወሻ እአአ ነሐሴ 27/2023 ጠቅላይ ሚኒስትር ሆነው እስከሚሾሙ ድረስ ከቤኔት ጋር በመሆን መንግስትን እመራለሁ ብለዋል፡፡ ሪቭሊን በጉዳዩ ላይ የመተማመኛ ድምጽን በተመለከተ ውሳኔ እንዲያስተላልፍ ፓርላማው በተቻለ ፍጥነት እንዲሰበሰብ ጥሪ አቅርበዋል፡፡ ህብረቱ በ 120 መቀመጫዎች ባሉት ክኔሴት (የእስራኤል ፓርላማ) የአብላጫውን ድጋፍ ማግኘት ካልቻለ ሃገሪቱ በሁለት ዓመታት ውስጥ ለአምስተኛ ጊዜ ምርጫ ለማካሄድ ትገደዳለች፡፡ ጥምረት የፈጠሩት ፓርቲዎች የእስራኤልን ፖለቲካ ሙሉ ገጽታ ያሳያሉ ተብሏል፡፡ ፓርቲዎቹ ኔታንያሁን ለመተካት ከማቀድ ውጭ በፖለቲካዊ ጉዳዮች ብዙም የሚያመሳስላቸው ነገር የለም፡፡ ረቡዕ ዕለት ረዥም ሰዓታትን የወሰደው ውይይት በቴሌ አቪቭ አቅራቢያ በሚገኝ አንድ ሆቴል የተካሄደ ሲሆን ዕፀ ፋርስን ህጋዊ ከማድረግ ጀምሮ በርካታ ጉዳዮች አጀንዳ ሆነው ተነስተዋል። የእስራኤል መገናኛ ብዙሃን ሁሉም ሃሳቦች ተነስተው ከስምምነት አልተደረሰም ያሉ ሲሆን ይህም ጥምረቱ የመተማመኛ ድምጹን ያሸንፋል በሚለው ላይ ጥርጣሬ ጭሯል፡፡ የኔታንያሁ ሊኩድ ፓርቲ ከወራት በፊት በተደረገው ምርጫ ብዙ ወንበር ቢያገኝም ስልጣን የሚያስገኝለትን ጥምረት መመስረት አልቻለም። ኔታንያሁ የታቀደው አዲስ መንግስት "የክፍለ ዘመኑ ማጭበርበር" ሲሉ ገልጸው የእስራኤልን መንግሥት እና ህዝቡን አደጋ ላይ የሚጥል ብለውታል፡፡
وأثار العديد من الكتاب شكوكا حول قدرة التحالف المشكّل على البقاء في ظل التناقضات الموجودة بين مكوناته، وكذاك وسْط توقعات بأن يسعى نتنياهو لإسقاط الحكومة الجديدة. وسيشغل رئيس حزب "يمينا" اليميني، نفتالي بينيت، منصب رئيس الوزراء أولاً قبل أن يخلفه يائير لابيد، زعيم حزب "يش عتيد" (هناك مستقبل) بموجب اتفاق تناوب بين أطراف الائتلاف. "نتنياهو لم يسقط بعد" وتحت عنوان "هل انتهت حقبة نتنياهو؟"، يقول جمال زحالقة في صحيفة القدس العربي اللندنية إنه "من المبكر الإعلان عن نهاية حقبة نتنياهو، فهو مستمر بالعمل للبقاء في الحكم، ويفعل المستحيل لحماية نفسه من السجن". ويضيف زحالقة: "مهما كانت تداعيات الأزمة الحالية وحتى لو قامت حكومة بديلة، فسيسعى نتنياهو أولا إلى ضمان بقائه في رئاسة حزب الليكود ... ثم سيسعى إلى إسقاط الحكومة البديلة، مستغلاً التناقضات الداخلية الكثيرة فيها بين يسار ويمين، بين محافظين وليبراليين، إذا صحّ التعبير في السياق الإسرائيلي". مواضيع قد تهمك نهاية كما يقول صالح النعامي في صحيفة العربي الجديد اللندنية "هذه هي المرة الأولى التي يشارك فيه حزب عربي بالائتلاف الحاكم، على الرغم من أن 'القائمة العربية الموحدة ' لن تمثل في الحكومة بوزراء، حيث اكتفت بالحصول على تعهدات تتعلق بالخدمات المقدمة لفلسطينيي الداخل، فضلاً عن وعود بتجميد اتفاق 'كيمينز '، الذي يوفر بيئة لتدمير منازل فلسطينيي الداخل". ويقول عريب الرنتاوي في صحيفة الدستور الأردنية "على الفلسطينيين والعرب، ألا ينخدعوا بالحكومة الجديدة في المقابل ... فهذا المكتوب، يُقرأ من عنوانه، وعنوان الحكومة للسنتين القادمتين، حال تشكيلها وتجاوزها عقبات ربع الساعة الأخير، هو نفتالي بينت، الرجل الذي يفخر بأنه قتل شخصيا عددا كبيرا من الفلسطينيين، معربًا عن استعداده، وربما أمله، في قتل المزيد منهم في قادمات الأيام". ويضيف الكاتب "لن تُنهِ هذه الحكومة، الأزمة السياسية في إسرائيل، فهي تحالف هشّ، تجمعه راية العداء لنتنياهو فقط، وليس من المستبعد، أن تسقط هذه الحكومة أرضًا عند أول اهتزازة أو انعطافة ... ومن المرجّح ألا تصل نهاية ولايتها بعد أربع سنوات". وتحت عنوان "نتنياهو لم يسقط بعد"، يقول يحيي دبوق في صحيفة الأخبار اللبنانية: "رغم وعورة الطريق الذي سيسلكه لمنع نيل الائتلاف الحكومي المعارض له الثقة، لا يبدو أن نتنياهو سيستسلم سريعا، بقدر ما سيبذل قصارى جهده لإطاحة التشكيلة الجديدة، سواء من داخل الكنيست عبر محاولة سحب البساط من تحتها، أو من خارجه من خلال السعي إلى فرض حالة طوارئ تطيح مسار الثقة برمّته". "تصدّع اليمين الإسرائيلي" اهتمت صحف فلسطينية بالاتفاق بين لابيد وبينيت، حيث يقول باسم برهوم في صحيفة الحياة "إن ما يدور هو أشبه بحرب أهلية داخل معسكر اليمين، وهناك بيئة سياسية تشبه إلى حد كبير تلك التي سادت في إسرائيل عام 1995 وانتهت باغتيال رئيس الوزراء في حينه إسحاق رابين على يد واحد من معسكر اليمين ذاته، لذلك حتى لو نجح لابيد وبينيت في تشكيل حكومة فإن الاغتيال سيكون أمرا واردا". ويضيف الكاتب "المشكلة التي ستواجه الجميع أن حكومة لابيد-بينيت إن تشكلت فإنها قد لا تعمّر طويلا، فمن جهة هي تجمع متناقضات حادة ولا يجمعها سوى إسقاط نتنياهو، ومن جهة أخرى معسكر اليمين المتطرف لن يتركها ترتاح يوما". وتحت عنوان "لا بعير لنا فيها ولا وزير"، يؤكد سهيل كيوان في موقع عرب 48 أن الحكومة الجديدة "لا يرى معظم أقطابها مكانًا لشعبنا بين البحر والنهر، سوى أن يكون مستعبدًا وبلا حقوق". يقول كيوان: "هؤلاء يضعون شعبنا أمام خيارين، إما القبول بأن يكون مستعبدًا وبلا حقوق سياسية ولا حتى مدنية سوى الحد الأدنى منها، أو أن يرحل من وطنه إلى بلاد الله الواسعة". ويضيف الكاتب: "هذه حكومة لا يطرح معظم أقطابها أي حل للصراع سوى المزيد من العسكرة والتدمير والقتل والقوة ... ولهذا يجب معارضتها منذ اللحظة الأولى". كما كتب هاني حبيب مقالاً في صحيفة الأيام تحت عنوان "هل هي بداية تصدّع اليمين الإسرائيلي؟"، يقول فيه إنه حال نجاح لابيد و بينيت في تشكيل حكومة جديدة "فإن الأمر لا يتعلق فقط بالإطاحة بنتنياهو الذي توّج 'ملكاً ' لإسرائيل لاثنَي عشر عاماً متواصلة في رئاسة الحكومة، بل وأيضًا إمكانية احتمالات بداية تفكك اليمين الإسرائيلي وتآكله وهو الذي هيمن على الساحة السياسية الإسرائيلية في العقدين الأخيرين". ويضيف الكاتب: "حكومة بينيت في حال تخطيها عقبات التشكيل قد لا تعمّر طويلاً بالنظر إلى تناقضات مصلحية وأيديولوجية بين مكوناتها الغريبة والعجيبة، إلاّ إنها مع ذلك تشكل منعطفًا يطال الأزمة السياسية والحزبية في إسرائيل". ويوضح حبيب: "نقصد هنا أن تفكك قوى اليمين وتمزقها وانشقاقاتها سيستمر ويتعزز إلى ما بعد هذه الحكومة وفي الانتخابات التشريعية اللاحقة".
https://www.bbc.com/amharic/news-53666383
https://www.bbc.com/arabic/world-53666022
በሂሮሺማ የአቶሚክ ቦምብ ጥቃት ህይወታቸውን ያጡ ሲዘከሩ በእነዚህ የቦምብ ጥቃቶች ምን ያህል ሰዎች እንዳለቁ ትክክለኛ ቁጥር ባይኖርም ከሂሮሺማ 350 ሺህ ሕዝብ ውስጥ 140 ሺህዎቹ ሞተዋል። በናጋሳኪም እንዲሁ 74 ሺህዎች ተፈጅተዋል። በአውቶሚክ ቦምቡ ጥቃቱ ምክንያት ጃፓን በ1937 እጅ ሰጥታለች። እንዲሁም የሁለተኛው የዓለም ጦርነት ክፍል የሆነውና በእስያ የነበረውን ጦርነት ማብቂያን ያበሰረ ነው ቢሉም አንዳንዶች በዚህ ሃሳብ አይስማሙም። ጃፓን እጅ ለመስጠት ዳር ዳር እያለች የነበረች ከመሆኑ አንፃር ሽንፈቷን ከአውቶሚክ ቦምብ ጥቃቱ ጋር ማያያዝ ትርጉም አልባ ነው ይላሉ። ማን ያውራ የነበረ? ማን ያርዳ የቀበረ እንዲሉ ከዚህ እልቂት የተረፉት ስለማይሽር ጠባሳቸውና ህመማቸው ይናገራሉ። የእልቂቱ ተራፊዎችም በጃፓናውያን ዘንድ ስም ተሰጥቷቸዋል፤ 'ሂባኩሻ' ይባላሉ። ተራፊዎቹም ከሞቱት በላይ ሆኑ እንጂ ያጋጠማቸው ችግርና ስቃይ እንዲሁ ዝም ብሎ በቃላት የሚነገር አይደለም። በጨረር በመመረዛቸው ለዘመናት የሚወልዷቸው ልጆች የአካል ጉዳት ያለባቸው እንዲሆኑ እንዲሁም ለሥነ ልቦና ጉዳት እንዲዳረጉ ምክንያት ሆኗል። የእንግሊዟ ፎቶ ጋዜጠኛ ሊ ካረን ስቶው የእልቂቱን የተረፈውን በፎቶ አስቀርታለች፤ እንዲሁም ትናንት የተፈጠረ በሚመስል ሁኔታ ከ75 ዓመታት በፊት የተፈጠረውንም ስቃይ ከሦስት ሴቶች አንደበት ሰምታለች። ቴሩኮ ኡኖ ነርስ ሆነው እያገለገሉ በነበረበት ወቅትና ከአራት አመት በፊት ቴሩኮ ኡኖ ዕለቱ ሐምሌ 30/1937 ዓ.ም ነበር፤ የአሜሪካ የጦር አውሮፕላኖች በሂሮሺማ ላይ የአውቶሚክ ቦምብ የጣሉት። በህይወት የተረፉት ቴሩኮ የ15 አመት ታዳጊ ነበሩ። በጥቃቱ ወቅት ቴሩኮ የሁለተኛ ዓመት የነርስ ተማሪ ነበሩ። ትምህርታቸውንም ይከታተሉ የነበረው ሂሮሺማ ሬድ ክሮስ በሚባል ሆስፒታል ውስጥ ነበር። በጥቃቱም የተማሪዎቹ ማደሪያ በእሳት ጋየ፤ ቴሪኮ እሳቱን ለማጥፋት ቢታገሉም የበርካታ ተማሪዎች ህይወት በእሳት አደጋው ተቀጠፈ። አንዳንድ ነገሮች እንደ ሩቅ ህልም ትዝ ቢሏቸውም፤ በዚያ ሳምንት በእሳት የተቃጠሉ ሰዎችንና አሰቃቂ አደጋዎችን በህይወት እያሉ አይረረሷቸውም። በሞትም ቢሆን የሚከተላቸው ይመስላቸዋል። እሳቸውን ጨምሮ በርካታ ነርሶች ጉዳት የደረሰባቸውን ሰዎች ህይወት ለማትረፍ ቀን ከሌት እየለፉ ነበር። ምግብም ውሃም ለሁሉም በቂም አልነበረም። ቴሩኮ ተመርቀውም በዚያው ሆስፒታል ሥራቸውን ቀጠሉ። በቃጠሎው ወቅት በሚደርስ አደጋ የሰውነት ቆዳቸው ለተለበለበ ግለሰቦች የሚደረገውን የቀዶ ህክምና ድጋፍም ማድረግ ጀመሩ። ቶሞኮ ከእናቷ ቴሩኮና ከአባቷ ታትሱዩኪ ጋር በየትኛውም ሁኔታ ውስጥ ቢሆን ህይወት ትቀጥላለችና ቴሩኮ ከአውቶሚክ ቦምም ፍንዳታ የተረፈውን ታትሱዩኪም ጋር በትዳር ተጣመሩ። የመጀመሪያ ልጃቸውንም ፀነሱ፤ አይናቸውን በአይናቸው ለማት ቢጓጉም ልጃቸው በጤና ትወለድ ይሆን? የሚለውም ሌላ ጭንቀት ነበር። በህይወትስ ትኖራለች? የሚለውም አሳሳቢ ሆነ። ልጃቸው ቶሞኮም ተወለደች፤ ለቴሩኮም ተስፋን ፈነጠቀችላቸው፤ ለቤተሰቡም የአዲስ ህይወት መመስረትን አበሰረች። "ሲዖልን ባላየውም በህይወታችን ያሳለፍነው ስቃይ ግን ሲዖል ተብሎ ሲነገር እንደሰማሁት ነው። መቼም ቢሆን ሊደገም የማይገባ ሰቆቃ ነው" ይላሉ ቴሩኮ። "የኒውክሊየር ጦር መሳሪያን ለማስወገድ አንዳንድ ሰዎች ጥረት ቢያደርጉም የመጀመሪያ ደረጃ ቁርጠኝነት የሚያስፈልገው ከመንግሥታት ነው። እነሱ ይህ ሊወገድ ይገባል ማለት አለባቸው" የሚሉት ቴሬኮ "የዓለም መንግሥታት ሁሉ በአንድነት የኒውክሊየር መሳሪያዎችን በመቃወም ትብብራቸውን ሊያሳዩ ይገባል" ይላሉ። ቴሩኮ ከልጃቸው ቶሞኮና ከልጅ ልጃቸው ኩኒኮ ጋር ከአራት አመታት በፊት "ለሰባ አምስት ዓመታት ያህልም ዛፍ፣ ሳርም አይበቅልም የተባለባት ሂሮሺማ በአሁኑ ጊዜ አረንጓዴ ሆናለች። የከተማዋ ወንዞች ከእጸዋቱ ጋር ውብ አድርገዋታል" ትላለች የቴሩኮ ልጅ ቶሞኮ። ምንም እንኳን ከተማዋ ተመልሳ ውበቷን ብትጎናፀፍም "ሂባኩሻ" [ከቦምቡ ጥቃት የተረፉት] በጨረሩ መርዛማነት እየተሰቃዩ ነው። ሰቆቃቸውም ለልጅ ልጅ ተርፏል። "የሂሮሺማና ናጋሳኪ ቦምብ ጥቃት ትዝታዎች ከአዕምሯችን ቢደበዝዝም አሁንም መስቀለኛ መንገድ ላይ ነን።" "የወደፊቱ ዕጣ ፈንታችን በእጃችን ነው። ሰላም እውን የሚሆነው እሳቤያችንን ሰፋ ስናደርገው ነው። ለሌሎች ማሰብ ስንጀምር፤ እሱንም እውን ለማድረግ የሚጠበቅብንን ስንተገብር ነው። ሰላምን ለመገንባት የማያሰልስ ጥረት ያስፈልጋል" በማለት የቴሩኮ የልጅ ልጅ ኩኒኮም ታስረዳለች። "የአውቶሚክ ቦምቡ ገፈት ቀማሽ አይደለሁም፤ ሂሮሺማን የማውቃት እንደገና ከተገነባች በኋላ ነው። ግን ምን አይነት ዘግናኝና አሰቃቂ እልቂት እንደነበር መገመት እችላለሁ" ትላለች። ከእልቂቱ የተረፉትን ታዳምጣለች። በዚያች ቀን ከተማዋ እንዴት እንደጋየች፣ ሰዎች፣ ወፎች፣ ዛፍ፣ ሳርና ቅጠሉ ሳይቀር እንደተቃጠለም ነግረዋታል። ሂሮሺማ ከአቶሚክ ቦምብ ጥቃቱ በኋላ የከተማዋ ነዋሪዎች ብቻ አይደሉም፤ ለእርዳታ የመጡ የአደጋ ጊዜ ሠራተኞች ሞተዋል። ቤተሰቦቻቸውን፣ ዘመድ፣ ጓደኛ ፍለጋ ከሌላ ከተሞች የመጡ እንዲሁ አልቀዋል። የተረፉትም ለማይድን ህመም ተጋልጠዋል። ኩኒኮ ከሂሮሺማና ናጋሳኪ የተረፉትን ብቻ ሳይሆን በዩራኒየም ማዕድን ቁፋሮ የሚሰሩ፣ በማዕድን ማበልፀጊያ አካባቢ የሚኖሩ፣ የኒውክሊየር መሳሪያዎችን የሚሞክሩና፣ በዚህም ምክንያት በከፍተኛ ሁኔታ የሚሰቃዩ ሰዎችም ዕጣ ፈንታ ተመሳሳይ ከመሆኑ አንፃር ከእነሱም ጋር ያላት ግንኙነት ጠበቅ ያለ ነው። ኤሚኮ ኦካዳ ኤሚኮ ኦካዳ በአለም ላይ ያሉ የኒውክሊየር ጦር መሳሪያዎችን ቁጥር የያዘ ግራፍ እያሳዩ በሂሮሺማ ላይ የአውቶሚክ ቦምብ ሲጣል ኤሚኮ የስምንት ዓመት ልጅ ነበሩ። በፍንዳታውም ታላቅ እህታቸው ሚየኮን ጨምሮ አራት የቤተሰባቸው አባላት ተገድለዋል። እህታቸው ኤሚኮንም ሆነ ሌሎች ቤተሰባቸውን ፎቶ ዘመድ ቤት ሲያዩ ያ ጨለማ ጊዜ ድቅን ይልባቸዋል። ኤሚኮ ከእናታቸው ፉኪ ናካሶና ከእህታቸው ሚዬኮ ጋር የዚያችን ዕለት እህታቸው በጠዋት ተነስታ "በኋላ እንገናኝ" ብላ እየፈነደቀች ወጣች። "ገና አስራ ሁለት ዓመቷ ነበር። ፈገግታ የማይለያት፤ ህይወትን በተስፋ የምታይ ልጅ ነበረች" ይላሉ ኤሚኮ። ነገር ግን ከወጣችበት አልተመለሰችም፤ የት እንደደረሰችም አልታወቀም። ቤተሰቦቿም ለዓመታትም ተስፋ ሳይቆርጡ እናገኛታልን ብለው ካሰቡበት ቦታ ሁሉ ፈለጓት። አስከሬኗንም አላገኙ። እናም በህይወት ትኖራለች በማለትም በተስፋ መኖር ጀመሩ። በወቅቱም የኤሚኮ እናት ነፍሰ ጡር ነበሩ፤ ነገር ግን ትንሽ ቆይቶ በሚያሳዝን ሁኔታ ፅንሱ ጨነገፈ። "በቤታችን የሚላስ የሚቀመስ አልነበረም። ስለ ጨረሩ የምናውቀው ነገርም ስላልነበረ ተመረዘ አልተመረዘ ያገኘነውን ዕቃም ሆነ ምግብ መሰብሰብ ጀመርን" ይላሉ። በእነዚያ ተስፋ አስቆራጭ ቀናትም ሰዎች የሚበሉት ሲያጡ ምግብም ይሰርቁ ነበር፤ "ውሃማ ብርቅ ነበር" ይላሉ። ያ አስቸጋሪ ጊዜ አሁን ተረስቷል። የኤሚኮ እህት ሚዬኮ የጃፓን ባህላዊ ዳንስ ቡዮን እየደነሰች ከትንሽ ጊዜያት በኋላ አስደንጋጭ ነገር መከሰት ጀመረ። የኤሚኮ ፀጉራቸው ይረግፍ ጀመ፣ ድዳቸው ያለማቋረጥ ይደማል እንዲሁም ያለ ምክንያትም መድከም አመጡ። "በወቅቱ በጨረር መመረዝ ምን እንደሆነ አናውቅም ነበር። ከአስራ ሁለት ዓመታት በኋላ ነው የደም ህዋሳቶቼ በትክክል ማመንጨት እንደማይችሉ የተነገረኝ" ይላሉ። በሂሮሺማ በየዓመቱ ጥቂት ቀናት ፀሐይዋ ስትጠልቅ ደማቅ ቀይ ቀለም ሰማይ ላይ ይታያል። ከመድመቋ የተነሳ የሰዎችም ፊት ወደቀይነት ይቀየራል። ይህም ሁኔታ አስደሳች ቢመስልም ለእሳቸው ግን ወደኋላ ይወስዳቸውና፤ ከተማዋ የተቃጠለችበት ሁኔታ ድቅን ይልባቸዋል። "ለሦስት ቀናት ያህል ከተማዋ ስትቃጠል ነበር፤ ለዚያም ነው ያንን የሚያስታውሰኝን ሁሉ የምጠላው። ፀሐይዋ ስትጠልቅ ማየት አልፈልግም፤ በከፍተኛ ሁኔታ ነው የምጠላው" ይላሉ። ከቦምቡ ጥቃት የተረፉት በርካቶች ታሪካቸውንም ሳይነግሩ፤ እንደተማረሩ ህይወታቸው አልፏል። "እነሱ መናገር ባይችሉም እኔ የነበረውን እናገራለሁ" ይላሉ። "በርካቶች ዓለም ሰላም እንድትሆን ምኞታቸውን ይናገራሉ። ለእኔ ግን የሚቀድመው ድርጊት ነው። የዓለም ሕዝቦች ማድረግ የምንችለውን መፈፀም አለብን።" "እኔም ብሆን ለልጆቼና ለልጅ ልጆቼ የተሻለ ህይወት እንዲመሩ፤ በደስታ እንዲኖሩ የምችለውን ማድረግ አለብኝ።" ሬይኮ በአምስት አመታቸውና ከአራት አመታት በፊት ሬይኮ ሃዳ የትውልድ ቀያቸው ናጋሳኪን አውቶሚክ ቦምቡ እንዳልነበረ ሲያፈራርሳት ሬይኮ የዘጠኝ ዓመት ታዳጊ ነበሩ። ዕለቱ ነሐሴ 3/1937 ከረፋዱ አምስት ሰዓት ገደማ ነበር። ያስታውሳሉ ዕለቱ ሐሙስ ነበር። በጠዋትም በአየር ጥቃት ዙሪያ አንዳንድ ማስጠንቀቂያዎች ይተላለፉ ስለነበር ሬይኮም ቤታቸው እድብ ብለው ተቀመጡ። ማስጠንቀቂያው ሲቆምም አካባቢያቸው ወደሚገኝ ምኩራብ አመሩ። የአየር ጥቃት ይደርሳል የሚሉ ማስጠንቀቂያ በተደጋጋሚ በመነገሩ ልጆች ትምህርት ቤት መሄድ አቁመው ነበር። ጊዜያቸውንም በምኩራብ ውስጥ በማጥናት ያሳልፉ ነበር። ሬይኮ ወደ ምኩራቡ ከደረሱ ከአርባ ደቂቃ በኋላ መምህራቸው አሰናበቷቸው፤ ሬይኮም ወደቤታቸው አቀኑ። ቤት ሊገቡ ሲሉ "ደረጃውን ወጥቻለሁ መሰለኝ። ድንገት የሆነ ድብልቅልቅ ያለ ነገር ተፈጠረ። በቃላት መግለፅ የማይቻል የብርሃኑ ድምቀት አይንን የሚያጥበረብር ቀለማት ማየት ጀመርን። ቢጫ፣ ብርቱካናማ፣ . . . ሁሉም ተደባልቆ እንደ ህልም አየን።" "ምን እንደሆነ እንኳን ለማሰብ ጊዜ ሳላገኝ ሁሉ ነገር ነጭ ሆነ።" "ከዚያም ብቻዬን የቀረሁ መሰለኝ። ከዚያም ከፍተኛ ድምፅ አምባረቀ፤ ሁሉ ነገር ፀጥ ረጭ አለ። እኔም አቅሌን ስቼ ወደቅኩ።" በአቶሚክ ቦምቡ የፈራረሰችው የናጋሳኪ ከተማ ከዚያም ድንገት ሲነቁ መምህራቸው ያላቸው ነገር ትዝ አላቸው። በአየር ጥቃት ወቅት ወደተዘጋጁት ድንገተኛ መሸሸያ ቦታዎች ማምራት። እናታቸውን ቤት ውስጥ አገኟቸውና ተያይዘውም በአቅራቢያቸውም ወዳለ መጠለያ አመሩ። "ምንም መቧጨር እንኳን አልደረሰብኝም። የኮንፒራ ተራራ አድኖኛል። በተራራው ሌላ ክፍል የሚኖሩት ግን እንደኛ እድለኛ አልነበሩም በከፍተኛ ሁኔታ ጉዳት ደርሶባቸዋል።" በርካቶችም ተሰደው ወደእነሱ አካባቢ መጡ። ሁኔታቸው የሚዘገንን ነበር። "አይናቸው የተጎለጎለ፣ ፀጉራቸው የተቃጠለ፤ እርቃናቸውንና ብዙዎቹም ሰውነታቸው ተቃጥሎ ቆዳቸው ተንጠልጥሎ ነበር" በማለት ያስታውሳሉ። እናታቸውን ጨምሮ የአካባቢው ማኅበረሰብ እናቶች ጥቃት የደረሰባቸውን ሰዎች አቅራቢያቸው ወደሚገኘው የንግድ ኮሌጅ አዳራሽ ወሰዷቸው። እዚያም አረፍ እንዲሉ አደረጓቸው። ሬይኮ ከአባታቸው ኬዚዮ ኡራና ታላቅ እህታቸው ሺዙዬ ኡራ "ውሃ ጠማን ይላሉ። ውሃም እንዳመጣም ታዘዝኩ። የተሰባበረ ባሊ አገኘሁና ቅርብ ወዳለ ወንዝ ሄጄ ቀድቼ መጣሁ።" "ውሃውን እንደጠጡትም ብዙዎቹ ሞቱ። . . . አንድ በአንድ ሞቱ።" "ወቅቱ ሞቃታማ ነበር ። አስከሬናቸው እተበላሸ ጠረን በማምጣቱ እንዲቃጠል ተደረገ። አስከሬናቸው በኮሌጁ መዋኛ ገንዳ ተከምሮ ነበር። እንጨትም ተሰብስቦ ነደደና ተቃጠ፤ አመድም ሆኑ።" "እነዚህ ሰዎች እነማን እንደሆኑ ማወቅ ይከብዳል። እንደ ሰው ልጆች በክብር አልሞቱም።" "የወደፊቱ ትውልድ መቼም ቢሆን እኛ ባለፍንበት መንገድ ማለፍ የለበትም። መቼም ቢሆን፤ በጭራሽ የኒውክሊየር ጦር መሳሪያዎች ጥቅም ላይ እንዲውሉ መፍቀድ የለብንም።" "ሰላምን የሚፈጥሩት ሰዎች ናቸው። ምንም እንኳን በተለያዩ አገራት ብንኖርም፣ የተለያዩ ቋንቋዎችን ብንናገርም ሰላም እንዲሰፍን ያለን ምኞት ተመሳሳይ ነው።" ሬይኮ ሃዳ
المصابيح تضيء نهر موتوياسو بجوار قبة القنبلة الذرية في هيروشيما في عام 2019 إحياء لذكرى القصف وتشير الحصيلة التقديرية للوفيات المسجلة إلى أن القصف أسفر عن مقتل نحو 140 ألف شخص من بين سكان هيروشيما البالغ عددهم 350 ألفا، وقد قُتل أيضا 47 ألفا على الأقل في ناغازاكي. وقد أدى القصف إلى وضع نهاية سريعة للحرب في آسيا باستسلام اليابان لقوات الحلفاء في 14 أغسطس/آب 1945. غير أن البعض يرى أن اليابان كانت على أي حال على شفا الاستسلام. يُعرف هؤلاء الذين نجوا من القصف بـ"هيباكوشا"، وهم الذين عانوا من تداعيات مدمرة في المدينتين؛ كان من بينها التسمم الإشعاعي والصدمات النفسية. أجرت لي كارين ستو، وهي مصورة صحفية مختصة برواية قصص النساء اللاتي شهدن أحداثاً مهمة في التاريخ، مقابلات مع ثلاث نساء لديهن ذكريات حية عن القصف الذي وقع قبل 75 عاما. مواضيع قد تهمك نهاية تيروكو يوينو كانت تيروكو في الخامسة عشرة من عمرها حين نجت من قصف هيروشيما بالقنبلة الذرية في 6 أغسطس/ آب عام 1945. تيروكو يوينو حين كانت ممرضة في مستشفى الصليب الأحمر في هيروشيما (إلى اليسار) وصورتها في عام 2015 وقت وقوع القصف كانت تيروكو في الصف الثاني بمدرسة التمريض التابعة لمستشفى الصليب الأحمر بهيروشيما. وبعد سقوط القنبلة، اندلعت النيران في سكن الطلبة بالمستشفى، وقد حاولت تيروكو المساعدة في إخماد الحريق، غير أن العديد من زملائها الطلبة لقوا حتفهم. وكل ما تبقى لديها من ذكريات عن الأسبوع الذي تلا القصف هو أنها كانت تعمل ليل نهار في معالجة المصابين بجروح بالغة بينما لم يكن لديها، هي وآخرون، سوى القليل من الماء دون طعام. وبعد تخرجها، واصلت تيروكو العمل في المستشفى حيث ساعدت في إجراء عمليات جراحية كان من بينها عمليات ترقيع للجلد. خلال تلك العمليات كان يتم استئصال جزء من فخذ المريض لترقيع المناطق التي أصيبت بندوب نتيجة الحروق. تزوجت بعدها من تاتسويوكي وهو ناج آخر من القنبلة الذرية. وعند حمل تيروكو بطفلهما الأول، ساورتها الشكوك حول ما إذا كان الجنين سيولد سليماً، وإن كان كان سيبقى على قيد الحياة. إبنة تيروكو تخضع للفحص الطبي في المستشفى في هيروشيما وقد وُلدت ابنتها توموكو بصحة جيدة، الأمر الذي أعطى تيروكو الشجاعة لمواصلة العناية بأسرتها. توموكو مع أمها تيروكو (يسارا) ومع والدها تاتسويوكي تقول تيروكو "لم أذهب إلى الجحيم من قبل، وبالتالي لا أعلم كيف يبدو، لكنه على الأرجح هو ما عشناه. لابد ألا يتم السماح لشيء كهذا بأن يتكرر". وتضيف " هناك أشخاص يقومون بجهد كبير من أجل القضاء على الأسلحة النووية. أعتقد أن الخطوة الأولى تكمن في إقناع قادة الحكومات المحلية باتخاذ موقف. ومن ثم يتعين علينا التواصل مع قادة الحكومة الوطنية، ثم العالم بأسره". تيروكو (أعلى اليسار) مع ابنتها توموكو (في المقدمة) وحفيدتها كونيكو (إلى اليمين) تقول توموكو ابنه تيروكو " قال الناس إنه لا يمكن للحشائش أو الأشجار أن تنمو هنا لمدة 75 عاما، لكن هيروشيما عادت من جديد مدينة تكسوها الخضرة والأنهار. بينما ظل هيباكوشا (الناجون من القصف)يعانون من آثار الإشعاع". وتضيف " بينما ذكريات هيروشيما وناغازاكي آخذه في التلاشي من عقول الناس، نقف نحن عند مفترق طرق. المستقبل بين أيدينا. السلام سيكون ممكناً فقط إذا ما تحلينا بالخيال وفكرنا في بعضنا البعض وأوجدنا سبيلاً للتحرك وواصلنا العمل دون كلل من أجل تحقيقه". كما تضيف كونيكو حفيدة تيروكو " لم أشهد الحرب أو القنبلة الذرية، ولا أعرف هيروشيما سوى بعدما أُعيد بناؤه. يمكنني فقط أن أتخيل. أستمع إلى ما يقوله الهيباكوشا، أدرس حقائق القصف بالقنبلة الذرية بالدليل. "في ذلك اليوم احترق كل شيء في المدينة. الناس، الطيور، الحشرات، الحشائش والأشجار وكل شيء. مات الكثير من الناس ممن دخلوا المدينة بعد القصف من أجل المشاركة في جهود الإنقاذ أو البحث عن أقاربهم وأصدقائهم. بينما عانى الناجون من أمراض". هيروشيما بعد سقوط القنبلة الذرية وتقول " حاولت أن أوطد صلاتي ليس فقط بالهيباكوشا في هيروشيما وناغازاكي ، بل كذلك بعمال المناجم، وسكان الماطق القريبة من تلك المناجم، والأشخاص العاملين في مجالات في تطوير واختبار الأسلحة النووية وهؤلاء الذين عانوا من أمراض بسبب التجارب النووية". إيميكو أوكادا إيميكو أوكادا إحدى الناجيات من القنبلة الذرية في هيروشيما تحمل رسماً توضيحياً لعدد الأسلحة النووية في يونيو 2019 كانت إيميكو في الثامنة حين أسقطت القنبلة الذرية على هيروشيما. قُتلت شقيقتها الكبرى ميكو وأربعة أخرون من أقاربها. ضاع الكثير من صور إيميكو وعائلتها، بينما بقيت تلك التي كان يحتفظ بها أقاربها من الناجين، ومن بينها صور لشقيقتها. إيميكو بين ذراعي والدتها وبجانبها شقيقتها ميكو تقول إيميكو "غادرت شقيقتي المنزل ذلك الصباح قائلة أراك لاحقا! كانت في الثانية عشرة ومفعمة بالحيوية". "لكنها لم تعد أبداً. لا أحد يعلم ماذا حدث لها. بحث عنها والداي في كل مكان، لم يعثرا على جثتها، لذا ظلا يقولان إنه لابد وأنها حية في مكان ما". وتضيف "كانت أمي حاملاً في ذلك الوقت لكنها أجهضت. لم يكن لدينا ما نأكله. لم نعلم شيئاً عن الإشعاع الذري، لذا كان نلتقط أي شيء دونما تفكير فيما إذا كان ملوثاً أم لا. لانه لم يكن هناك طعام، كان الناس يسرقون. كان الطعام هو المشكلة الأكبر. الماء كان شحيحاً. هكذا اضطر الناس للعيش وقتها. لكن هذا تم نسيانه". شقيقة إيميكو قتلت في قصف هيروشيما بالقنبلة الذرية تمضي إيميكو قائلة " بعدها بدأ شعري يتساقط، وأخذت لثتي تنزف. كنت منهكة طوال الوقت، كان على أن استلقي دوما. لم يكم لدى أحد فكرة عن الإشعاع. وبعد اثني عشر عاماً تم تشخيص إصابتي بفقر الدم اللاتنسجي(فشل نخاع العظم انتاج خلايا كافية لتجديد الدم)". "في كل عام حين تأتي أوقات تكون فيها السماء داكنة الحمرة عند الغروب، تتحول وجوه الناس إلى اللون الأحمر. لم أكن استطيع أن أتغلب على ذكرى الغروب يوم الانفجار الذري. لثلاثة أيامٍ وثلاث ليالٍ كانت المدينة تحترق. أكره الغروب. حتى الآن مازال الغروب يذكرني بالمدينة المحترقة". جانب من آثار الدمار الذي خلفته القنبلة الذرية "مات الكثير من الهيباكوشا دون أن يستطيعوا الحديث عن هذه الأشياء، عن مرارتهم بسبب القصف. لم يستطيعوا الكلام. لذا أتكلم". "يتحدث كثيرون عن السلام في العالم، لكنني أريد الناس أن يتحركوا. أريد أن يبدأ كل شخص في فعل ما يستطيع. عن نفسي، أود أن أفعل شيئاً يجعل أبناءنا وأحفادنا الذين هم مستقبلنا أن يعيشوا في عالم يستطيعون فيه أن يبتسموا كل يوم. رايكو هادا رايكو هادا كانت في التاسعة من عمرها حين أسقطت القنبلة الذرية على مدينتها ناغازاكي صباح 9 أغسطس/آب. رايكو في عمر الخامسة وصورتها عام 2015 في وقت مبكر من صباح ذلك اليوم انطلقت صافرة تحذير من غارة جوية، فبقيت رايكو في منزلها. وبعد سماع صافرة الآمان توجهت إلى معبد قريب كان الاطفال الصغار يتلقون فيه دروسهم بدلاً من الذهاب للمدرسة بسبب صافرات الإنذار المتكررة. وبعد أربعين دقيقة من الدراسة داخل المعبد، أمر المدرسون الطلبة بالمغادرة، فعادت رايكو إلى بيتها. تمضي رايكو قائلة " وصلت إلى مدخل البيت، واعتقد انني خطوت خطوة واحدة داخله، ثم حدث كل شيء فجأة. باغتني ضوء ساطع. كانت الألوان مزيج من الأصفر والأخضر والبرتقالي. لم يكن لدي الوقت لأخمن ماذا يحدث. ثم تحول كل شيء إلى اللون الأبيض. شعرت وكأنني تُركتت وحيدة. بعدها سمعت دوي عالٍ ثم فقدت وعيي. حطام أبنية ناغازاكي بعد القصف الذري " عدت لوعيي بعد فترة. كان معلمنا قد دربنا على أن نتوجه إلى مخبأ في حالة الطوارئ، فبحثت عن أمي داخل المنزل ثم ذهبا إلى مخبأ داخل الحي. لم أصب بخدش واحد. أنقذني جبل كونبيرا، لكن الوضع كان مختلفاً بالنسبة لأولئك الذين كانوا على الجانب الآخر من الجبل، لقد عانوا من ظروف مروعة". "عبر الكثيرون جبل كونبيرا إلى منطقتنا. أناس بعيون جاحظة، شعورهم مدمرة، شبه عراة، تتدلي جلودهم من الحروق". "حملت أمي المناشف والملاءات من المنزل وهرعت مع نساء الحي تقود الفارين إلى قاعة كلية قريبة حيث يمكنهم الاستلقاء". "طلبوا الماء. فأخذت إناء مكسوراً وذهبت للنهر لأغترف الماء كي يشربوا. لكنهم بعد أن تناولوا رشفة ماء ماتوا واحداً تلو الآخر. كنا في فصل الصيف. وبسبب الديدان والرائحة العفنة كان لابد من حرق الجثث على الفور. وتم تكديس الجثث في مسبح الكلية وحرقها جميعاً" "كان من المستحيل أن نحدد هوية هؤلاء الاشخاص. لم يموتوا كما يموت البشر". رايكو مع والدها (إلى اليسار) ومع شقيقتها الكبرى "آمل ألا تمر الأجيال القادمة بتجربة مشابهة. علينا ألا نسمح باستخدام الأسلحة النووية. الناس هم من يصنعون السلام. حتى إن كنا نعيش في بلدان مختلفة ونتحدث بلغات مختلفة، فإن أملنا في السلام واحد". رايكو هادا
https://www.bbc.com/amharic/49771010
https://www.bbc.com/arabic/middleeast-49778860
በጥቃቱ ጉዳት የደረሰበት የሳዑዲ አረቢያ ነዳጅ ማቀነባበሪያ የመከላከያ ሚኒስቴር ፀሐፊ የሆኑት ማርክ ኤስፐር፤ በሳዑዲ የሚሰማራው ጦር "መከላከል ላይ ያተኮረ" ተልዕኮ ሊሰጠው እንደሚችል ለጋዜጠኞች ጠቁመዋል። ምን ያህል ወታደር እንደሚሰማራ ግን ያሉት ነገር የለም። በኢራን የሚደገፉት የየመን ሁቱ አማፂያን ባለፈው ሳምንት በሳዑዲ ሁለት የነዳጅ ማቀነባበሪያ ላይ ለደረሰው ጥቃት ኃላፊነቱን እንወስዳለን ብለዋል። ሆኖም አሜሪካም ሆነች ሳዑዲ አረቢያ ለጥቃቱ ተጠያቂ ያደረጉት ኢራንን ነው። • ሳዑዲ፡ ጥቅም ላይ የዋሉት መሣሪዎች ኢራን ተጠያቂ መሆኗን ያረጋግጣሉ • አሜሪካ፡ ''ሳዑዲን ያጠቁት ድሮን እና ሚሳዔሎች መነሻቸው ከኢራን ነው'' • ላሊበላ፡ የመፍትሔ ያለህ የሚለው ብሔራዊ ቅርስ አርብ ዕለት ፕሬዝዳንት ትራምፕ ከኢራን ጋር ወታደራዊ እሰጥ አገባ ውስጥ ላለመግባት በሚል "ከፍተኛ የሆነ" ማዕቀብ ሊጣል እንደሚችል ተናግረው ነበር። አዲሱ ማዕቀብ የሚያነጣጥረው የኢራን ማዕከላዊ ባንክንና ሉዓላዊ የሀብት ፈንድን መሆኑን ትራምፕ ተናግረዋል። ሚስተር ኤስፐር መግለጫ የሰጡት የጥምር ጦሩ የበላይ ኃላፊ ከሆኑት ጄነራል ጆሴፍ ደንፎርድ ጁኒየር ጋር ነው። ሳዑዲ የተባበሩት አረብ ኢሚሬትስን ድጋፍ ጠይቀዋል ብለዋል ሚስተር ኤስፐር። የሚላከው ኃይል የአየርና የሚሳኤል መከላከል አቅምን ከፍ ያደርጋል ተብሎ የታቀደ ሲሆን፤ አሜሪካ ደግሞ ለሁለቱ አገራት "ወታደራዊ ቁሳቁስን ማቅረቡን ታፋጥናለች" ብለዋል። ጄነራል ደንፎርድ የወታደራዊ ስምሪቱን "የተለሳለሰ" ያሉ ሲሆን፤ በሺዎች የሚቆጠር እንዳልሆነም አስታውቀዋል። ከዚህ ውጪ ግን ምን ዓይነት ጦር እንደሚሰማራ ፍንጭ አልሰጡም። እንደ ኒውዮርክ ታይምስ ከሆነ፤ ጋዜጠኞች ሚስተር ኤስፐርን ኢራን ላይ የአየር ድብደባ ለማካሄድ ታቅዶ እንደሆነ ሲጠየቁ "በአሁኑ ሰዓት እዚያ ውሳኔ ላይ አልደረስንም" ማለታቸውን ዘግቧል። የሳዑዲ መከላከያ ሚንስትር፤ በአገሪቱ የነዳጅ ማቀነባበሪያ ተቋማት ላይ ከደረሰው ጥቃት የተሰበሰቡ ናቸው ያላቸውን የድሮን እና የሚሳዔል ስብርባሪዎች በማሳየት "ጥቃቱን ያደረሰችው ኢራን ነች" ሲል ከስሷል። "18 ድሮኖች እና ሰባት ሚሳዔሎች ወደ ሳዑዲ ተተኩሰዋል" ያለው የሳዑዲ መከላከያ፤ የጥቃቶቹ መነሻ የመን አይደለችም ሲል አስረግጦ ይናገራል።
الولايات المتحدة حملت إيران مسؤولية الهجوم على أرامكو، لكن طهران تنفي صحة ذلك وقال مارك إسبر، وزير الدفاع الأمريكي، لصحفيين إن هذه القوات سوف تكون ذات "طبيعة دفاعية". لكن عدد هذه القوات لم يتحدد بعد. وأعلن الحوثيون الموالون لإيران مسؤوليتهم عن الهجمات التي تعرضت لها منشآت النفط التابعة لشركة أرامكو. لكن واشنطن والرياض توجهان أصابع الاتهام إلى طهران. وفي وقت سابق، أعلن الرئيس الأمريكي دونالد ترامب عقوبات جديدة على إيران، مشيرا إلى أنه يريد تجنب صراع عسكري في المنطقة. وتركز العقوبات الجديدة على البنك المركزي والصناديق الاستثمارية السيادية في إيران، وفقا لما أعلنه الرئيس الأمريكي. مواضيع قد تهمك نهاية ماذا قالت وزارة الدفاع الأمريكية؟ أدلى إسبر بالبيان الذي أعلن فيه عن خطط نشر قوات جديدة في السعودية وإلى جواره رئيس هيئة الأركان المشتركة للجيش الأمريكي الجنرال جوزيف دانفورد الجمعة. وأوضح وزير الدفاع أن السعودية والإمارات طلبتا المساعدة. السعودية تتوقع عودة العمل بمحطة بقيق وحقل خريص بشكل كامل نهاية الشهر الحالي وأشار إلى أن القوات التي تعتزم بلاده إرسالها إلى السعودية سوف تركز على مهام تعزيز القدرات الدفاعية الجوية والصاروخية، وأن الولايات المتحدة سوف "تسرع من وتيرة توفير معدات عسكرية للدولتين". ووصف دانفورد عملية نشر القوات الإضافية بأنها "متوسطة"، مؤكدا أن العدد لن يصل إلى الآلاف من الجنود. وقالت صحيفة نيويورك تايمز إنه لدى سؤال وزير الدفاع عما إذا كانت الولايات المتحدة لا تزال تفكر في شن ضربات جوية على إيران، قال إسبر: "ليس هذا بوقت مناسب للحديث في هذا الشأن". ماذا حدث في السعودية؟ استهدف الهجوم نهاية الأسبوع الماضي موقع محطة بقيق لمعالجة النفط، الذي تديره شركة أرامكو، وحقل خريص النفطي. وكشفت وزارة الدفاع السعودية الأربعاء الماضي عما وصفته بأنه حطام طائرات بدون طيار وصواريخ كروز تثبت ضلوع إيران في تنفيذ الهجوم. لكن جهات التحقيق لا تزال "تعمل على معرفة جهة الإطلاق"، وفقا للمتحدث باسم الوزارة. وقال مسؤول سعودي لوسائل إعلام أمريكية إن هناك أدلة تتوافر على أن الهجمات جاءت من جنوب إيران. ونفت طهران ضلوعها بأي دور في الهجوم، مع تأكيد الرئيس الإيراني حسن روحاني على أن ما حدث ما هو إلا رد فعل من "الشعب اليمني". ووصف وزير الخارجية الأمريكي مايك بومبيو الأربعاء الماضي الهجوم بأنه "عمل حربي". وقال وزير الخارجية الإيراني محمد جواد ظريف على تويتر إن إيران لا ترغب في أن تحارب أحدا، "لكننا لن نتردد في الدفاع عن أنفسنا". أسعار النفط ارتفعت على إثر الهجمات على أرامكو ماذا يحدث في المنطقة؟ تقود السعودية تحالفا عسكريا في اليمن دعما للرئيس عبد ربه منصور هادي في مواجهة الحوثيين وأنصارهم. ويطلق الحوثيون صواريخ وطائرات بدون طيار صوب مناطق سعودية آهلة بالسكان من حين لآخر. وثمة صراع على النفوذ في منطقة الشرق الأوسط بين السعودية وإيران التي توترت علاقاتها مع الولايات المتحدة منذ انسحاب الأخيرة من الاتفاق النووي الإيراني. وزادت حدة هذا التوتر منذ بداية العام الجاري، إذ تتهم الولايات المتحدة إيران بالوقوف وراء هجوم على اثنتين من ناقلات النفط في منطقة الخليج في يونيو/ حزيران ويوليو/ تموز الماضيين، علاوة على هجمات على أربع ناقلات أخرى في نفس المنطقة في مايو/ أيار الماضي. لكن إيران تنفي تلك الاتهامات.
https://www.bbc.com/amharic/news-55205082
https://www.bbc.com/arabic/world-55205763
ፕሬዝደንቱ አከታትለው የትዊተር ግድግዳቸው ላይ በለጠፏቸው መልዕክቶች የግዛቲቱ አስተዳዳሪ ብራያን ኬምፕ ውጤቱን እንዲቀለብሱ ወትውተዋል። ትራምፕ ጆርጂያ ተገኝተው በቅርቡ ለሚካሄደው የላይኛው ምክር ቤት እንደራሴዎች ምርጫ ቅስቀሳ አካሂደዋል። የአሜሪካ ምርጫ ውጤት ይፋ ከሆነ ቢቆይም ትራምፕ ግን ውጤቱን አምነው አልተቀበሉም። አልፎም ምርጫው ተጭበርብሯል የሚል ማስረጃ የሌለው ዜና እያወጁ ይገኛሉ። ተሰናባቹ ፕሬዝደንት ውጤቱን ለመቀልበስ ክስ ቢመሰርቱም አልተሳካላቸውም። ጆርጂያ በዘንድሮው ምርጫ እጅግ ወሳኝ ሚና ከተጫወቱ ግዛቶች መካከል ናት። ጆ ባይደን በጠባብ ውጤት ነው ትራምፕን በጆርጂያ የረቱት። በፈረንጆቹ ከ1992 በኋላ በዚህች ግዛት ያሸነፉ የመጀመሪያው የዴሞክራት ፓርቲ ዕጩም ሆነዋል። በቅርቡ ደግሞ የላይኛው ምክር ቤት እንደራሴዎች ምርጫ ይከናወንባታል። በዚህች ግዛት የዴሞክራት ፓርቲ ዕጩዎች ምርጫውን ማሸነፍ ከቻሉ ሪፐብሊካኖች በምክር ቤቱ ያላቸውን የበላይነት ያጣሉ። እንደ ዋሺንግተን ፖስት ጋዜጣ ከሆነ ትራምፕ ቅዳሜ ዕለት ሃገረ ገዠ ኬምፕ ጋር ደውለው የምርጫው ውጤት ድጋሚ እንዲጣራ ጠይቅ ሲሉ ወትውተዋል። ይህን የማድረግ ሥልጣን ያላቸው ሃገረ ግዥ ኬምፕ ግን ፈቃደኛ ሳይሆኑ ቀርተዋል ይላል የጋዜጣው ዘገባ። ትራምፕ በዘንድሮው ምርጫ ሰዎች በፖስታ መምረጣቸው ምርጫው እንዲጭበረበር አስተዋፅዖ አድርጓል ይላሉ። ነገር ግን በዚህ ጉዳይ ምንም ዓይነት ማስረጃ አልተገኘም። ትራምፕ በጆርጂያ ሁለት ሰዓት የፈጀ ንግግር አድርገዋል። ምንም እንኳ ግዛቲቱ የሄዱት ለምክር ቤት አባላት ዕጩዎች ለመቀስቀስ ቢሆንም ምርጫው ባይጭረበረበር እሳቸው በቀላሉ እንደሚረቱ ያልተረጋገጠ ወሬ ሲነዙ አምሽተዋል። ደጋፊዎቻቸውም የሳቸውን ወቀሳ ተከትሎ 'ማጭበርበሩ ይብቃ' የሚል ጩኸት ሲያሰሙ አምሽተዋል። ዴሞክራቱ ጆ ባይደን የአሜሪካን ምርጫ ማሸነፋቸው ታውጇል። በቀጣይ ጥር ምክትላቸው ከማላ ሃሪስን ይዘው ወደ ዋይት ኃውስ ይገባሉ ተብሎ ይጠበቃል።
يردد ترامب أن التصويت عن طريق البريد فتح باب التزوير دون تقديم دليل ودعا في سلسلة من التغريدات، براين كامب، إلى استدعاء جلسة خاصة للهيئة التشريعية في الولاية. وكان ذلك قبل حضور تجمع شعبي ضمن حملة الحزب الجمهوري لانتخابات مجلس الشيوخ المعادة. ولا يزال الرئيس مصرا على عدم الإقرار بالهزيمة، زاعما، دون دليل، أن بادين فاز في الانتخابات بفضل التزوير. ولكنه بدا في خطاب السبت كأنه اعترف بخسارته في الانتخابات، عندما توقع أن تلغى قراراته في السياسة الخارجية قريبا، بسبب قدوم الرئيس الديمقراطي المنتخب. مواضيع قد تهمك نهاية وسيستلم بادين الرئاسة، وفق الدستور الأمريكي، يوم 20 يناير/ كانون الثاني، سواء أقر ترامب بالهزيمة أم رفض الإقرار بها. وفاز بايدن بالانتخابات إذ حصل على 306 أصوات في المجمعات الانتخابية، التي تحدد الفائز في النظام الانتخابي الأمريكي، بينما حصل ترامب على 232 صوتا. وستجتمع هيئة المجمعات الانتخابية يوم 14 ديسمبر/ كانون الأول لترسيم نتيجة الانتخابات الرئاسية. وكانت جيورجيا الولاية الحاسمة في سباق الرئاسة، إذ تمكن بايدن بفوز ضئيل فيها من حسم النتيجة النهائية لصالحه، وحقق بذلك أول فوز للديمقراطيين فيها منذ 1992. يصارع الحزب الجمهوري للاحتفاظ بمقعدين مهمين في مجلس الشيوخ وستكون الولاية مرة أخرى ساحة لمنافسة انتخابية شرسة بين الحزبين، فلو فاز الديمقراطيون بانتخابات الإعادة فيها لفقد الجمهوريون السيطرة على الغرفة العليا في الكونغرس. ما الذي قاله ترامب؟ وحسب صحيفة واشنطن بوست فإن ترامب تحدث مع كامب صباح السبت وطلب منه أن يدعو إلى تدقيق الأصوات الواردة عبر البريد، ولكن كامب رفض طلب ترامب، حسب مصادر الصحيفة لأنه لا يملك صلاحية التدقيق في الأصوات. ويزعم ترامب أن زيادة عدد المصوتين عن طريق البريد فتح الباب أمام عملية تزوير واسعة، ولكنه لم يقدم أي دليل على دعواه. ثم كتب على تويتر قائلا: "سأفوز بسهولة في جيورجيا لو أن حاكم الولاية براين كامب أو كاتب الدولة سمحا بالتدقيق في توقيعات الأصوات. لما يرفض هذان "الجمهوريان" ذلك". ورد كامب على تويتر، قائلا: "طلبت التدقيق ثلاث مرات"، فرد عليه ترامب بالدعوة إلى جلسة خاصة للهيئة التشريعية. ونقلت قناة سي أن أن عن مصدر مطلع على المكاملة قوله إن ترامب طلب من كامب الدعوة إلى جلسة خاصة وإقناع النواب بانتقاء الناخبين الذين يساندونه. ويصوت الناخبون في النظام الأمريكي للرئيس وللناخبين الكبار في الولاية أي أنهم يمنحون أصوات مجمعهم الانتخابي للمرشح. وتوجه ترامب في التجمع الانتخابي مرة أخرى إلى حاكم الولاية، قائلا إنه ينبغي أن يكون "أكثر شدة". وتحدث ترامب لساعتين في تجمع يفترض أنه لدعم مرشحين من الحزب الجمهوري لمجلس الشيوخ قائلا إن فوزه بالانتخابات الرئاسية لا يزال ممكنا، مرددا مزاعمه دون دليل: "لقد غشوا، زوروا الانتخابات، ولكننا مع ذلك سنفوز بها". وقال كاتب الدولة في الولاية الجمهوري، براد رافنسبرغر، الأربعاء إنه لا دليل على وقوع تزوير واسع في الانتخابات مثلما يزعم ترامب. وحض مسؤول في لجنة الانتخابات بالولاية وهو جمهوري أيضا الرئيس على التوقف عن ترديد مزاعم التزوير، قائلا إنها تحرض على التهديد بالعنف. لماذا يقود الجمهوريون حملة انتخابية أخرى في جيورجيا؟ تجري في جيورجيا عمليتان انتخابيتان لمجلس الشيوخ قبل انتخابات الإعادة يوم 5 يناير/ كانون الثاني، وفي كل منهما يسعى جمهوري للحفاظ على منصبه أمام مرشح ديمقراطي. ويتنافس عضو مجلس الشيوخ ديفيد برديو البالغ من العمر 70 عاما أمام جون أوسوف، منتج أشرطة وثائقية عمره 33 عاما. وتواجه عضو مجلس الشيوخ كيلي لوفلر البالغة من العمر 50 عاما منافسها رفائيل وارنوك البالغ من العمر 51 عاما، وهو قس في الكنيسة المعمدانية في أطلنطا. وأظهرت استطلاعات الرأي الأخيرة تقدم وارنوك على لوفلر، أما المنافسة بين برديو وأوسوف فهي متكافئة. ويتمتع حزب ترامب الجمهوري بأغلبية بسيطة في الغرفة العليا للكونغرس، وسيتمكن الحزب إذ فاز في انتخابات الإعادة من عرقلة إدارة الرئيس المنتخب بايدن. أما إذا فاز الديمقراطيون بالمقعدين المتبقيين فإنهما سيحصلون على نصف المقاعد في مجلس الشيوخ وسيكون الفصل في الأصوات لنائب الرئيس. ويسيطر الديمقراطيون على مجلس النواب.
https://www.bbc.com/amharic/news-52252885
https://www.bbc.com/arabic/vert-fut-52158305
በዚያ ዘመን ከወረርሽኙ ጋር በሚፈጠር ዕድል የእባብ ዘይት ሻጮች በከፍተኛ ሥራ ላይ ነበሩ፤ ለዚህም ይረዳቸው ዘንድ ማስታወቂያዎችን ይጠቀሙ ነበር። ማስታወቂያዎቻቸው በጋዜጣ ላይ በመደበኛነት ይወጡ የነበረ ሲሆን አስፈሪ ርዕሶችም ነበሯቸው። ወዳለንበት 2020 ስንመለስም ብዙ አልተለወጠም። ምንም እንኳን ኮቪ-19 ከስፓኒሽ ፍሉ ከመቶ ዓመታት ሳይንሳዊ ግኝቶች በኋላ ቢከሰትም አሁንም አጠያያቂ በሆኑ መድኃኒቶችና ባህላዊ መፍትሔዎች እንደተከበበ ነው። አሁን ግን ዋነኛው ማጠንጠኛ የሰውነትን በሽታ የመከላከል አቅም "ማጎልበት" የሚል ነው። በማኅበራዊ ሚዲያዎች ላይ ከሚያሰራጩት ያልተረጋገጡ መረጃዎች መካከል እንደማንኛውም ጊዜ ሁሉ የአመጋገብ ምክሮች በብዛት ይሰጣሉ። በፀረ-ተህዋሲያን እና በቫይታሚን ሲ የበለፀጉ ምግቦችን እንድንወስድ እየተበረታታን ነው። የበሽታ ተከላካይ ሕዋሳትዎን ማጎልበት ክኒኖች፣ በብዛት የሚነግራለቸው ምርጥ ምግቦች ወይም የጤና አጠባበቅ ልምዶች በአቋራጭ ለጤነኛ የበሽታ መቋቋም ሥርዓት ያግዛሉ የሚለው አስተሳሰብ ያለተጨበጠ ነገር ነው ይላሉ ባለሙያዎች። አክለውም በእውነቱ በሽታን የመከላከል አቅምን "ከፍ ማድረግ" የሚለው ጽንሰ-ሀሳብ ምንም አይነት ሳይንሳዊ ትርጉም የለውም። "በሽታን ለመከላከል ሦስት ነገሮች አሉ" ሲሉ የዬል ኢሙኖሎጂስት [የሰውነት በሽታን የመከላከል ሥርዓትን የሚያጠና ዘርፍ] የሆኑት አኪኮ ኢዋሳኪ ይገልጻሉ። "በመጀመሪያ ላይ በሽታን ለመከላከል ቆዳችንና የአየር መተላለፊ አካላችን አሉ። እነዚህ ለበሽታው እንቅፋት ይሆናሉ። ሆኖም ቫይረሱ እነዚህን መከላከያዎች ካለፈ በኋላ ተፈጥሮአዊው በሽታ መከላከያን ይነሳል" በዚህም ማንቂያውን ከፍ የሚያደርጉና ማንኛውንም መጤ ነገር መዋጋት የሚጀምሩ ኬሚካሎችንና ሴሎች ይካተታሉ። "ይህም በቂ ካልሆነ ሌላኛው በሽታን የመቋቋም ሥርዓታችን ወደ ሥራ ይገባል" ይላሉ። ይህም ጥቂት ቀናት ወይም ሳምንታት የሚወስድባቸው ሴሎችንና ፕሮቲኖችን ያካትታል። አብዛኞቹ ኢንፌክሽኖች በሽታ የመከላከል አቅምን ያነቃቃሉ። ሌላኛው መንገድ ደግሞ ክትባት ነው። አካልን በሕይወት ባሉ ወይም በሞቱ ረቂቅ ተህዋስያን ወይም ለእነሱ ክፍሎች በማጋለጥ ሰውነት ትክክለኛው በሽታ ሲመጣ እንዲለያቸው ማድረግ ነው። የሰውን በሽታ የመከላከል ሥርዓት "ከፍ ማድረግ" የሚለው ጽንሰ-ሐሳብ ምናልባትም እነዚህን ምላሾች የበለጠ ንቁ ወይም ጠንካራ እንዲሆኑ ያደርግ ይሆናል። የሰውነታችን በሽታን የመከላከል ሥርዓት የጉንፋን ምልክቶችን ይውሰዱ የሰውነት ህመም፣ ትኩሳት፣ የጭንቅላት መክበድ፣ . . . ። እነዚህ ሁሉ በቫይረሱ የተከሰቱ አይደሉም። ይልቁንም አካልዎ በተፈጥሮአዊ መንገድ የሚያነቃቃቸው የበሽታ መከላከል ምላሽ ክፍሎች ናቸው። ከአፍንጫ የሚወጣው ፈሳሽ በሽታ አምጪ ተህዋስያንን ለማስወገድ ይረዳል። ትኩሳቱ በሽታው እንዳይባዛ የሚቸገርበትን ሞቃት አካባቢ እንዲኖር ይረዳል። ህመም እና አጠቃላይ ህመሙ የሚያስከትሉት ስሜት የሰውነት የበሽታ ተከላካይ ሴሎች ምን መሥራት እንዳለባቸውና ወዴት መሄድ እንዳለባቸው የሚነግራቸው ነው። ምልክቶቹ እንቅስቃሴ እንድንቀንስና ሰውነታችን እንዲሻለው ለአዕምሯችን መልዕክት ለማስተላለፍ ነው። ሌላውን የበሽታ መከላከያ ገፅታ የመላመድ በሽታ ተከላካይ ሥርዓት ነው። ለምሳሌ አለርጂዎች የሚከሰቱት ሰውነት አይስማማኝም ብሎ በሚያስበው ነገር ላይ የሚሰጠው ምላሽ ነው። ነገር ግን የተወሰኑ የበሽታ ተከላካይ ህዋሳትን የሚያጎለብቱ ምርቶች "አጎልብተው" ባይሆንም የበሽታ መከላከያ ምላሽን ጠቃሚ በሆነ መንገድ ሊያሻሽሉ ይችላሉ ብለን እንገምታለን። "ችግሩ ብዙዎቹ ማስረጃ የላቸውም" ብለዋል ኢዋሳኪ፡፡ ስለዚህ በምን ላይ የተመሠረተ ነው? ጤናማ ከሆኑ ከቫይታሚን ዲ ውጭ ያሉ ተጨማሪ ነገሮችን ይርሱ። የቫይታሚኖች ሚና ብዙ መልቲቫይታሚኖች "የበሽታ መከላከል" ድጋፍ ይሰጣሉ ወይም "ጤናማ የበሽታ መከላከያ ተግባርን ጠብቆ ለማቆየት" ይረዳሉ ቢሉም ቢቢሲ ከአራት ዓመት በፊት እንደዘገበው ተጨማሪ ቫይታሚኖች ጤናማ ሰዎች ላይ አይሰሩም፤ አንዳንዶቹም ጎጂ ሊሆኑ ይችላሉ። ቫይታሚን ሲን ይውሰዱ። ሆኖም የቪታሚን ሲን ጉንፋንን እና ሌሎች የመተንፈሻ አካላትን በሽታ ለመቋቋም እንድንችል በማገዝ ትልቅ ሚና እንዳለው የሚየሳይ ትንሽ ማስረጃ ብቻ ነው። ኮችሬን የተባለ ታዋቂ ድርጅት በፈረንጆቹ 2013 ባደረገው ምርምር አዋቂዎች ላይ "ከፍተኛ መጠን ያለው የቫይታሚን ሲ የበሽታ ምልክቶች መታየት ከጀመረበት ጊዜ አንስቶ ከተሰጠ በተለመደው የጉንፋን ምልክቶች ቆይታ ወይም ክብደት ላይ ምንም ለውጥ የማያመጣ መሆኑን ነው።" ባደጉት አገራት ያሉ ሰዎች ቫይታሚን ሲን ከምግባቸው ያገኛሉ። ይህም ጠቃሚ ነው ቢባልም በሌላ በኩል ደግሞ የዚህ ቪታሚን ከፍተኛ መጠን መገኘት የኩላሊት ጠጠርን ያስከትላል። "ጉድለት ከሌለዎት በስተቀር የቫይታሚን ምግቦች ለበሽታ መከላከያ ሥርዓትዎ ጠቃሚ አይደሉም" ብለዋል ኢዋዋኪ። በርካታ ጥናቶች ዝቅተኛ የቫይታሚን ዲ መጠንን ከመተንፈሻ አካላት ኢንፌክሽኖች እና ከፍ ካለባቸው ከባድ ምልክቶች ጋር ያያይዙታል። በእርግጥ ብዙ በሽታ ተከላካይ ሕዋሳት ቫይታሚን ዲን በንቃት መገንዘብ ይችላሉ። እናም ምንም እንኳን በትክክል ምስጢር ሆኖ የሚቆይ ቢሆንም በነበረም ሆነ በተላላፊ በሽታ ምላሽ ውስጥ ወሳኝ ሚና ይጫወታል ተብሎ ይታሰባል። የቪታሚን ዲ እጥረት በብዙ አገራት (ሃብታም አገራትን ጨምሮ) ወረርሽኝ ነው። ከፈረንጆቹ 2012 ጀምሮ በዓለም ዙሪያ አንድ ቢሊዮን የሚጠጉ ሰዎች በቂ ቫይታሚን ዲ እንዳላገኙ ይገመታል። ኮሮናቫይረስን ለመከላከል እራስን ከኮሮናቫይረስ ለመከላከል ይረዳሉ በሚል በርካታ በተጨባጭ መረጃ ያልተደገፉ ነገሮች በስፋት ይሰማሉ። ነገር ግን እርስዎን የሚከላከል አንድ መንገድ አለ፤ ከሌሎች ሰዎች መራቅ። ፀረ-ተህዋስያን መድኃኒቶችን ማከማቸት አያስፈልግም። ነጭ የደም ሴሎች መርዛማ የኦክስጂን ውህዶችን ይለቃሉ። እነዚህም ባለ ሁለት መልክ ናቸው። በአንድ በኩል፣ ባክቴሪያዎችንና ቫይረሶችን እንዳይበዙም ያግዳቸዋል። በሌላ በኩል ደግሞ ጤናማ ሴሎችን በመግደል ካንሰርና እርጅና እንዲከሰት እንዲሁም የሰውነትን በሽታ የመከላከል ሥርዓትን ሊያጠፉና ሊጎዱ ይችላሉ። ይህ እንዳይከሰት ለማስቆም ሰውነት በፀረ-ተህዋሲያን ላይ የተመሠረተ ነው። እነዚህ የማይታዘዙ የኦክስጂን ውህዶችን ለመቆጣጠርና ሴሎቻችንን ደህና ለማድረግ ይረዳሉ። እናም እነዚህን ከምግቦቻችን ውስጥ እናገኛለን። በመሆኑም በአሁኑ ጊዜ ማንኛውም ዓይነት መድኃኒትም ሆነ ቅመም ከኮቪድ-19 ሊከላከለን እንደሚችል የሚያመለክት ምንም መረጃ የለም። ስለዚህ ምን አንደሚሠራ ተረጋግጧል? ኢዋዋኪ እንደሚሉት አብዛኛዎቹ ታሪኮች በአንፃራዊነት የፈጠራ ሲሆኑ የተሳሳተ የደኅንነት ስሜት ይሰጥዎታል። "የማስጠነቅቀው ነገር ቢኖር ሰዎች የደኅንነት ስሜት ሲሰማቸው ወደ ውጭ በመሄድ በድግሶች ላይ እንዳይሳተፉ ነው" ይላሉ። የበሽታ መከላከያ ሥርዓትን የሚያጎለብቱ ዘዴዎች አሉ። የሚያማልሉ ወይም ታሽገው የሚሸጡ አይደሉም። ገንዘብዎንም አይጠይቁም፤ በቂ እንቅልፍ ያግኙ፣ የአካል ብቃት እንቅስቃሴ ያድርጉ፣ የተመጣጠነ ምግብ ይመገቡና ጭንቀትን ለማስወገድ ይሞክሩ። ይህ ካልተሳካ ለተወሰኑ በሽታ አምጪ ተሕዋስያን መከላከያ የሚሆን አንድ እርግጠኛ መንገድ አለ፤ ክትባት። ነገር ግን እስካሁን ለኮሮናቫይረስ መከላከያ የተገኘ ነገር የለም።
وفي خضم انتشار الوباء، كانت المدن الأمريكية تستعد لتنظيم مواكب وحملات لبيع سندات، للمساهمة في تمويل الاستعدادات للحرب في أوروبا. وأصر عمدة فيلادلفيا على المضي في تنظيم الموكب، رغم إصابة 600 جندي بالفيروس في المدينة، في حين قررت مدينة سانت لويس إلغاء المواكب ووضعت تدابير للحد من التجمعات. ولم يكد يمر شهر حتى ارتفعت حصيلة وفيات الإنفلونزا الإسبانية في مدينة فيلادلفيا إلى أكثر من 10.000 شخص، بينما لم يتعد عدد الوفيات في سانت لويس 700 شخص. لا شك أن هناك عوامل أخرى أدت إلى توسيع الفجوة في عدد الوفيات بين المدينتين، لكن هذا المثل يكشف عن أهمية التدابير التي باتت تعرف باسم "التباعد الاجتماعي" عند تفشي الأوبئة. ويعرّف أريندام باسو، الأستاذ المساعد لعلم الأوبئة والصحة البيئية بجامعة كانتربري بنيوزيلندا، التباعد الاجتماعي بأنه ترك مسافة آمنة بين شخصين أو أكثر للحيلولة دون انتشار الفيروس أو الوقاية منه. مواضيع قد تهمك نهاية وأشار تحليل للتدابير الاحترازية التي اتخذتها المدن الأمريكية أثناء جائحة 1918، إلى أن معدلات الوفيات كانت أقل في المدن التي منعت التجمعات وأغلقت المسارح والمدارس والكنائس منذ بداية ظهور الإصابات. وبعد مرور 100 عام على هذه الجائحة، يواجه العالم الآن وباء آخر سببه فيروس "كورونا المستجد"، لكن عدد السكان الآن أعلى منه في عام 1918 بنحو ستة مليار نسمة. ورغم اختلاف الفيروسين، ولا سيما من حيث الشرائح العمرية الأكثر تأثرا، إلا أنه يبدو واضحا أن التباعد الاجتماعي لعب دورا كبيرا في الحد من انتشار الوباء في عام 1918، ولا يزال يعد واحدا من أفضل الطرق لمكافحة الجوائح. التفاوت في معدلات الوفيات بين فيلادلفيا وسانت لويس أثناء جائحة الإنفلونزا الإسبانية يكشف عن أهمية التباعد الاجتماعي ويقول باسو: "في الوقت الراهن، لم نتوصل إلى لقاح فعال، ولا نعرف دواء آمنا وفعالا يصلح للقضاء على فيروس كورونا المستجد فور ظهور أعراضه. ونراهن الآن على الإجراءات الوقائية للحد من انتشار الفيروس". واتخذت دول عديدة حول العالم تدابير مختلفة للإبطاء من انتشار فيروس كورونا المستجد، مثل منع التجمعات وإغلاق مراكز التجمع، مثل المراكز الترفيهية وإغلاق المدارس وفرض الحجر الصحي لإجبار الناس على البقاء في منازلهم، وكلها تدخل تحت إطار التباعد الاجتماعي. وثمة فارق بين العزل الذاتي والتباعد الاجتماعي. فالعزل الذاتي والحجر الصحي هما إجراءان يهدفان لمنع الأشخاص المصابين أو الذين خالطوا أشخاصا مصابين بالفيروس من نشر العدوى. لكننا ربما نحتاج للالتزام بالتباعد الاجتماعي لبعض الوقت. إذ حذر بحث حديث أجرته جامعة هارفارد باستخدام نماذج المحاكاة بالحاسوب، من أن تدابير التباعد الاجتماعي قد تفرض من وقت لآخر حتى عام 2022 في الولايات المتحدة، ما لم يتوصل العلماء لوسائل أخرى فعالة مثل اللقاحات أو الأدوية لكبح انتشار الفيروس، وقد تطبق تدابير صارمة للحجر الصحي. إذ يتوقع الباحثون أن يشهد العالم موجة ثانية من تفشي الفيروس بنهاية العام الحالي، في حال استجاب الفيروس للتغيرات الموسمية، وتراجعت حالات الإصابة في فصل الصيف. وهناك أسباب عديدة أدت إلى تبني سياسية التباعد الاجتماعي بوصفها واحدة من أفضل السبل للحد من انتشار وباء كورونا المستجد. إذ يعتقد العلماء أن كل شخص مصاب بفيروس كورونا المستجد قد ينقله إلى شخصين أو ثلاثة أشخاص في المراحل الأولى لتفشي الفيروس. ويقاس معدل انتقال العدوى بمؤشر التكاثر الأساسي، وبينما يتراوح مؤشر التكاثر الخاص بفيروس الإنفلونزا، بحسب سلالته، بين 1.6 و3.4، فإن التقديرات تشير إلى أن مؤشر تكاثر كورونا المستجد يتراوح بين 1.4 و3.9. وتبلغ فترة حضانة فيروس كورونا المستجد، أي الفترة ما بين الإصابة وظهور الأعراض، نحو خمسة أيام، وأحيانا قد تصل إلى 14 يوما، وفقا لبحث صيني. وإذا كنت مصابا بالفيروس وخالطت الآخرين كالمعتاد، فمن المحتمل أن تنقل الفيروس لشخصين أو ثلاثة ثم ينقلونه بدورهم لشخصين أو ثلاثة آخرين، وبعد شهرين فقط قد تتسبب حالة واحدة في إصابة 59,604 أشخاص بالعدوى. والأسوأ من ذلك أن علماء يعتقدون أن بعض المصابين قد ينقلون العدوى للآخرين دون أن تظهر عليهم أية أعراض. وأشار بحث أجرته لورين أنسيل مييرز، بجامعة تكساس، إلى أن 10 في المئة من الحالات أصيبت بالفيروس قبل ظهور الأعراض. وقد يصاب ما يتراوح بين واحد وثلاثة في المئة من الناس بالفيروس دون أن تظهر عليهم أعراض قط. ولن يدرك هؤلاء أنهم مصابون، ومن ثم لن يلتزموا بالعزل الذاتي، لكن مراعاة قواعد التباعد الاجتماعي ستحول دون نشر المرض بين الناس دون قصد. وثبت بالأدلة أن البقاء بالمنزل وترك مسافة آمنة عند التعامل مع الآخرين يسهمان في إبطاء انتشار الفيروس. إذ أشار بحث أجري عن الإصابات في ووهان، إلى أن تطبيق تدابير وقائية صارمة واسعة النطاق أدى إلى تخفيض رقم التكاثر الأساسي في المدينة من 2.35 إلى واحد فقط، وهذا يعني أن حالات الإصابة لن ترتفع ما دام كل مصاب سينقل العدوى لشخص واحد فقط. وخلصت دراسات إلى أن سرعة اتخاذ اجراءات العزل والحجر الصحي العام في بؤرة المرض تسهم في الحد من انتشاره. وتهدف سياسة التباعد الاجتماعي إلى تعطيل انتشار الفيروس وإطالة المدة التي ينتقل فيها الفيروس من شخص لآخر لتأخيرالوصول إلى ذورة تفشي الفيروس إلى أبعد وقت ممكن. وعندما تؤخر البلدان ذورة تفشي الوباء، سيقل عدد المرضى في المستشفيات الذين يحتاجون للموارد والرعاية العاجلة. وشددت المملكة المتحدة إجراءاتها الوقائية استجابة لتقرير أعده باحثون في جامعة إمبريال كوليدج لندن، بالاستعانة بنماذج المحاكاة بالحاسوب، للتنبؤ بنمط انتشار الفيروس. ووضع العلماء طريقتين للتعامل مع احتمالات تفشي الفيروس في المملكة المتحدة والولايات المتحدة، تركز الأولى على العزل الذاتي للأشخاص الأكثر عرضة للإصابة بالمرض وفرض الحجر الصحي على الأشخاص الذين لديهم أعراض المرض. بينما تتمثل الطريقة الثانية في اتخاذ خطوات شاملة تلزم الجميع بالتباعد الاجتماعي وأن يخضع كل من تظهر عليه أعراض المرض ومن يعيشون معه للعزل الذاتي في المنزل. الدول حول العالم تفرض تدابير لتشجيع الناس على التباعد الاجتماعي وخلص التقرير إلى أن فيروس كورونا المستجد قد يحصد أرواح 510 ألف شخص في المملكة المتحدة و2.2 مليون شخص في الولايات المتحدة، في حال لم تُتخذ أي تدابير وقائية للحد من انتشاره. وتوقع التقرير أن تقلل الطريقة الأولى لتخفيف انتشار المرض عدد الوفيات بمقدار النصف، لكن المرافق الصحية ستعجز عن استيعاب أعداد المصابين، ولا سيما في العناية المركزة. وقبل نشر هذا التقرير، كانت المملكة المتحدة تتبع سياسة "مناعة القطيع"، أي أن تكتسب نسبة كبيرة من السكان مناعة ضد الفيروس، إما بعد الإصابة به أو التحصين ضده، وبذلك تبطئ انتشار الفيروس بين الناس. ويقول باسو إن سياسة مناعة القطيع تجيز التجمعات لتشجيع انتقال العدوى على أمل تحسين المناعة. لكن المشكلة أن فيروس كورونا المستجد لا نعرف آثاره بعد على المدى الطويل والقصير، وليس من الواضح بعد إلى أي مدى سيشكل الجسم مناعة ضد الفيروس بعد التعافي منه، رغم أن دراسة صينية أجريت على القرود أثبتت أنه من الممكن أن يكتسب الجسم مناعة بعد الإصابة بفيروس كورونا المستجد. الناس في بعض المناطق ابتكروا طرقا جديدة لترك مسافة بينهم وبين الآخرين ويرى باسو أن تعمد نشر العدوى بين الأصحاء بدلا من عزلهم ومنع اختلاطهم قد يكون خطيرا، لأن بعض المصابين قد ينقلون العدوى لأشخاص منخفضي المناعة يعيشون معهم وسيتفاقم الوضع من سيء إلى أسوأ. ويؤثر سن السكان وأساليب معيشتهم على نمط انتشار فيروس كورونا المستجد في المجتمع. إذ عزا بحث أجرته جينيفر داود، من جامعة أوكسفورد، حصيلة الوفيات المرتفعة في إيطاليا إلى نسبة كبار السن المرتفعة ونزوع العائلات للعيش بالقرب من بعضها. وكانت نسبة الوفيات بين كبار السن الذين يتجاوزون الثمانين من العمر 14.8 في المئة، في حين كانت 0.4 في المئة بين من تتراوح أعمارهم بين 40 و49 عاما حتى 13 مارس/آذار. في مدينة باليمبانغ عاصمة ولاية سومطرة الجنوبية وضعت علامات باللون الأحمر على مقاعد القطار للإشارة إلى المسافة التي يجب أن يتركها الناس بينهم وبين الآخرين وتضرب داود مثالا على مدى فعالية التباعد الاجتماعي بمدينتين إيطاليتين بيرغامو ولودي، إذ ظهرت أول حالة في لودي يوم 21 فبراير/شباط، وبعد يومين فقط فُرضت قيود على السفر وأغلقت جميع المدارس والجامعات وألغيت جميع الحفلات والفعاليات الرياضية. لكن بيرغامو، التي ظهرت فيها أول حالة في 23 فبراير/ شباط، لم تطبق أية تدابير أو قيود حتى الثامن من مارس/آذار حين فرضت إيطاليا الحجر الصحي العام لتقييد حركة المواطنين. وفي يوم 13 مارس/آذار، بلغ عدد الإصابات في لودي 1,100 حالة، بينما وصل عدد الإصابات في بيرغامو إلى 2,300 حالة، رغم أن نسبة كبار السن في كلتا المدينتين 21 في المئة تقريبا. مدينة لودي الإيطالية طبقت تدابير لفرض التباعد الاجتماعي قبل مدينة بيرغامو التي شهدت ارتفاعا حادا في عدد الإصابات وأشارت دراسة أخرى في ولاية واشنطن عن انتشار الفيروسات التي تصيب الجهاز التنفسي، إلى أن التباعد الاجتماعي يحد من انتشار هذه الأمراض على المدى الطويل أيضا. إذ ترافق إغلاق المدارس والشركات في فبراير/شباط 2019 بسبب هطول الثلوج مع انخفاض في حالات الإصابة بهذه الفيروسات في الموسم بأكمله بنسبة تتراوح بين ثلاثة وتسعة في المئة. غير أن حالات الإصابة من المرجح أن ترتفع مرة أخرى بمجرد ما يعاود الناس التجمع والمخالطة. ولهذا قد تخفف الحكومات إجراءات التباعد الاجتماعي لفترة ثم ما تلبث أن تفرضها لئلا تتجاوز حالات الإصابة الحد الذي يفوق قدرة المرافق الصحية على الاستيعاب. ولا شك أن البقاء بمعزل عن الأصدقاء والأقارب ليس سهلا، وقد يترتب عليه تبعات عديدة، مثل العزلة والوحدة التي ترتبط بأمراض القلب والاكتئاب والخرف. لكن التطورات التكنولوجية أتاحت لنا طرقا عديدة للتواصل مع الأصدقاء والمقربين لم تكن متاحة عام 1918، مثل وسائل التواصل الاجتماعي وتطبيقات الرسائل والمحادثات الهاتفية المرئية، حتى يبقى الجميع في مأمن من الأمراض. يمكنك قراءة النص الأصلى على موقع BBC Future
https://www.bbc.com/amharic/news-57074348
https://www.bbc.com/arabic/world-57070439
በጥቃቱ የተገደሉ ተማሪዎች አሃዝን በተመለከተ የተለያዩ ዘገባዎች ቢወጡም የአከባቢው ባለስልጣናት ግን ቢያንስ 7 ታዳጊ ተማሪዎች መገደላቸውን አረጋግጠዋል። ከሟቾቹ በተጨማሪ ከፍተኛ ቁጥር ያላቸው ልጆች ጉዳት ደርሶባቸው ወደ ሆስፒታል ተወስደዋል። ፖሊስ ከሩሲያ መዲና 820 ኪ.ሜትር ርቃ በምትገኘው ታታርስታን ግዛት በደረሰው ጥቃት የተጠረጠረ አንድ ወጣት በቁጥጥር ሥር ማዋሉን አስታውቋል። የግዛቷ ፕሬዝደንት ጥቃቱን 'አሳዛኝ’ ያሉት ሲሆን፤ ፕሬዝደንት ቭላድሚር ፑቲን በበኩላቸው የአገሪቱን የጦር መሳሪያ ቁጥጥር ሕግን እንደሚያጠብቁ ተናግረዋል። ስለ ጥቃቱ እስካሁን የምናውቀው በትምህርት ቤቱ ላይ ተኩስ እንደተከፈተ ፖሊስ እና የአደጋ ጊዜ ሰራተኞች በትምህርት ቤት አቅራቢያ በፍጥነት ነበር የደረሱት። በማሕበራዊ ሚዲያ በስፋት የተጋሩ ምስሎች ላይ ተማሪዎች እራሳቸውን ለማዳን በመስኮት ሲዘሉ ታይተዋል። አንድ የሩሲያ ቴሌቪዥን ጣቢያ ከሟቾቹ መካከል ሁለቱ ሕይወታቸው ያለፈው ከሁለተኛ ፎቅ ላይ በመስኮት በኩል ከዘለሉ በኋላ ነው ሲል ዘግቧል። የግዛቷ አስተዳዳሪ 4 ወንድ እና 3 ሴት የስምንተኛ ክፍል ተማሪዎች ናቸው ብለዋል። አንድ መምህርም መገደሉን የግዛቷ አስተዳዳሪ ጽ/ቤት አስታውቋል። ከሟቾች በተጨማሪ 6 ተማሪዎች ለሕይወታቸው አስጊ በሆነ ሁኔታ ውስጥ ይገኛሉ ብለዋል። የአከባቢው ባለስልጣናት ጥቃቱን ያደረሰው አንድ ግለሰብ ብቻ ነው ብለዋል። “አንድ የ19 ዓመት አሸባሪ በቁጥጥር ሥር ውሏል። የጦር መሳሪያ መሸጫ መደብር ባለቤት ነው” ሲሉ የግዛቷ አስተዳዳሪ ተናግረዋል። ጥቃቱ እንደተሰማ ፕሬዝደንት ቭላድሚር ፑቲን የአገሪቱ ደህንነት ተቋም በሕብረተሰቡ ውስጥ ተሰራጭቶ ስለሚገኘው የጦር መሳሪያ አይነት ዝርዝር መረጃ እንዲያቀርቡላቸው ማዘዛቸውን የክሬምሊን ቃል አቀባይ ተናግረዋል። ፖሊስ ጥቃት ሳያደርስ አይቀርም የተባለው ግለሰብ የሚኖርበት አከባቢ የቤት ለቤት ፍተሻ እያደረገ ስለመሆኑ የአገሪቱ መገናኛ ብዙሃን ዘግበዋል።
هرعت سيارات وأفراد خدمات الطوارئ إلى المدرسة رقم 175 في قازان حيث وقع الهجوم. وتباينت التقارير بشأن عدد الوفيات. لكن مسؤولين قالوا إن سبعة أطفال على الأقل لقوا حتفهم، وجرح آخرون ونقلوا الى المستشفى. وتم اعتقال مراهق بعد الهجوم على المدرسة التي تقع على بعد حوالي 820 كيلومترا شرقي موسكو، في جمهورية تاتارستان ذات الأغلبية المسلمة. ووصف رئيس تاتارستان، رستم مينيخانوف، إطلاق النار بأنه "مأساة". وتعليقا على الهجوم، قال الرئيس الروسي فلاديمير بوتين إنه سيراجع قوانين حمل السلاح في بلاده. مواضيع قد تهمك نهاية وتعد حوادث إطلاق النار في المدارس نادرة نسبيا في روسيا. وقع أحد آخر الحوادث الكبرى في شبه جزيرة القرم التي ضمتها روسيا في عام 2018. مدينة قازان هي عاصمة جمهورية تتارستان ذات الأغلبية المسلمة والتابعة للاتحاد الروسي ماذا نعرف عن الحادث؟ وقع إطلاق النار في المدرسة رقم 175 في مدينة قازان الثلاثاء. وهرعت سيارات الشرطة المدججة بالسلاح وخدمات الطوارئ إلى المكان. وأظهرت لقطات فيديو انتشرت على مواقع التواصل الاجتماعي بعض الأطفال يقفزون من النوافذ للفرار، بالإضافة إلى إجلاء الجرحى. وذكر التلفزيون الروسي أن طفلين لقيا حتفيهما بعد أن قفزا من نافذة في الطابق الثاني. وصف طالب شهد الهجوم ما حدث للموقع الإخباري الروسي "ميديازونا". ذكرت تقارير أن الشرطة المسلحة وصلت إلى المدرسة، ثم أغلقت الطابق الرابع. وقال: "بدأ الجميع في الذعر، ويقولون: أغلقوا الأبواب. بعد حوالي دقيقة بدأ مدير المدرسة بالصراخ: نحن نغلق الأبواب". وأضاف: "خرجنا بعد حوالي 15 دقيقة، لم نخرج من النوافذ. أردت أن أفعل ذلك، لكن المعلم أغلق النافذة على الفور وقال لا". وذكرت تقارير في البداية أن هناك مسلحين اثنين وأن أحدهما قُتل، لكن مسؤولين قالوا في وقت لاحق إن هناك مشتبها به واحدا فقط. وأكد المسؤولون سقوط ثمانية قتلى. وقال رئيس تاتارستان إن من بين الضحايا أربعة ذكور وثلاث إناث من طلاب الصف الثامن. وأضاف مكتبه الصحفي في وقت لاحق أن معلما قُتل أيضا في الحادث. وقال للصحفيين خارج المدرسة إنه بالإضافة إلى الوفيات يُعالج 12 طفلا وأربعة بالغين في المستشفى. وأفادت الأنباء أن ستة أطفال في حالة حرجة. وقال: "تم القبض على الإرهابي. يبلغ من العمر 19 عاما وهو يملك سلاحا ناريا مسجلا". وأظهر أحد مقاطع الفيديو على وسائل التواصل الاجتماعي مراهقا ملقى على الأرض، محتجزا خارج مبنى المدرسة على ما يبدو. وفي أعقاب الهجوم، قال المتحدث باسم الكرملين ديميتري بيسكوف إن الرئيس بوتين أمر رئيس الحرس الوطني الروسي "بوضع لوائح جديدة على وجه السرعة، بشأن أنواع الأسلحة التي يمكن أن تكون متداولة للمدنيين والتي يمكن أن يمتلكها الجمهور". ونقلت وكالة إنترفاكس للأنباء عن بيسكوف قوله إن التعليمات صدرت "في ضوء نوع السلاح الناري الذي استخدمه مطلق النار". وذكرت تقارير إعلامية محلية أن قوات الأمن في قازان كانت تفتش المنازل، في المنطقة التي يسكن فيها مطلق النار المشتبه به، بينما تم تطويق مداخل المدارس في المنطقة.
https://www.bbc.com/amharic/news-52088102
https://www.bbc.com/arabic/business-52087327
" አብዛኛውን ጊዜ በገና ወቅት ስራ ይበዛብናል" የሚለው በበይነመረብ (ኢንተርኔት) ላይ የቡና ሽያጭ አቅርቦት ባለቤት የሆነው ግለሰብ በአሁኑ ወቅት ሽያጫቸው በእጥፍ እንደጨመረ አልደበቀም። እንዲሁም የተለያዩ ስፖርታዊ ቁሳቁሶችን የሚያቀርብ አንድ ድርጅትም በሸማቾች ፍላጎት እንደተጨናነቁ አሳውቋል። " ያለንን የጠረጴዛ ቴኒስ ሸጠን ጨርሰናል፤ አዲሱ የመፀዳጃ ወረቀት( ሶፍት) ነው ማለት ይቻላል" በማለት በቀልድ መልኩ ተናግሯል። • ኮሮናቫይረስን ለማሸነፍ ከኢቦላ በሽታ ምን ልምድ መውሰድ ይቻላል? ቤተሰቦች በአንድ ቤት ውስጥ ታፍነው ከቤት መውጣት በማይችሉበት ሁኔታ ምን ማድረግ ይችላሉ፤ አዕምሯቸውን እንዲሁም አካላቸውን የሚያነቃቃ ነገር ይፈልጋሉ። በዚህ ወቅት ሽያጫቸው በከፍተኛ ሁኔታ እያሻቀቡ ያሉ ምርቶች የትኞቹ ናቸው? ሳይክሎችና ስፖርታዊ ቁሳቁሶች አካላዊ እንቅስቃሴም ለማድረግም ሆነ ደህንነቱ በተጠበቀ መልኩ ከአንድ ቦታ ወደ ሌላ ቦታ ለመጓጓዝ ሳይክሎች ተመራጭ ሆነዋል። "ብዙዎች ነፃ ሆኜ መጓዝን እፈልጋለሁ ብለው ሲያስቡ ሳይክሎችን ይመርጣሉ" በማለት ብሮምተን የተባለው የሳይክል ኩባንያ ስራ አስፈፃሚ ዊል በትለር አዳምስ ይናገራሉ። በተለይም በእንግሊዝ ባሉ የተለያዩ የኢንዱስትሪ ዘርፎች ጋር ሲወዳደር አስራ አምስት በመቶ ጭማሪ አሳይቷል። ከዚህም በተጨማሪ ታዋቂው የለንደን ሳይክል መጠገኛም እንደቀድሞው ስራ አልጎደለበትም፤ ያረጁ ሳይክሎችን የህዝብ መመላለሻ ትራንሰፖርቶችን እንዲያስወግዱ በማለት ለደንበኞቻቸው ይጠግናሉ። ሪቴይለን ሃልፎርድስ የተባለው ድርጅትም በሳይክል ሽያጭ ከፍተኛ ጭማሪ እንዳስመዘገበ ሪፖርት አድርጓል "ከቤታቸው መውጣት የማይችሉ ሰዎችም ቤታቸው ውስጥ ሆነው አካላዊ እንቅስቃሴ ማድረግ ይፈልጋሉ" ብሏል። በቤት ውስጥ አገልግሎት የሚውሉ ስፖርታዊ ቁሳቁሶች ፍላጎት በከፍተኛ ሁኔታ እየጨመረ ነው ሚንቴል የተባለው በገበያ አቅርቦት ላይ ምርምር የሚሰራውን ድርጅት ኃላፊ ቶቢ ክላርክ በበኩሉ ለቤት ውስጥ አገልግሎት የሚውሉ ስፖርታዊ ቁሳቁሶች በከፍተኛ ሁኔታ እየጨመረ ሲሆን፤ ወደ ስፖርት ቤቶች መሄድ ስለማይችሉም እሱን ለማካካስ በመፈለግ ይመስላል" ብሏል። የቤትና የውጭ መጫወቻዎች የተለያዩ ስፖርታዊ ጨዋታ አይነቶችን የሚያቀርበው አንዲ ቤሬስፎርድ እንደሚለው ከነበራቸው የክምችት ክፍል የጠረጴዛ ቴኒስ ሙሉ በሙሉ እንደተሸጠና ለዚህ ሳምንት ታዞ የነበረው ተሸጦ እንዳለቀ ነው። "በዚህ ሳምንት 124 የጠረጴዛ ቴኒሶች ሸጫለሁ፤ በዚህ ወቅት አምና የሸጥኩት 15 ብቻ ነው" • ኢትዮጵያ፡ ሁለት ሰዎች ከኮቪድ-19 መዳናቸው ተገለፀ በተለይም መንግሥት ትምህርት ቤቶች ይዘጉ የሚለውን እወጃ ተከትሎ ሽያጮች በከፍተኛ ሁኔታ ነው የጨመሩት። ከጠረጴዛ ቴኒስ በተጨማሪ የፑል ጠረጴዛዎችም በሸማቾች በከፍተኛ ሁኔታ እንደተቸበቸቡ አንዲ ገልጿል። ከነበረውም 500 የፑል ጠረጴዛ ግማሹን፣250፣ ሸጧል። የቤት የእጅ ስራ መስሪያዎችና ለአትክልት ስፍራ የሚውሉ ዘሮች ጀስት ሲድ የተባለ ድርጅት የተለያዩ አዝርዕት እንዲሁም አትክልት ዘሮችን ያቀርባል። ነገር ግን ከሰሞኑ ዘሮችን ማቅረብ እንደማይችል ድርጅቱን ወክሎ ፊል ጆንስ ተናግሯል። ለዚህም እንደ ምክንያትነት ያቀረቡት ካሮት፣ ሰላጣና ቲማቲም የመሳሰሉ ዘሮች አቅማቸው ከሚፈቅደው በላይ በገፍ በመጠያቃቸው ነው። ጀስት ሲድ ብቻ አይደለም ሁለቱ ትልልቅ የዘር አምራች ኩባንያዎች ማርሻልስና ሰተንስም ስልካቸውን መመለስ አቁመዋል። • ፕሬዝዳንት ትራምፕ አሜሪካ እስከ ሠኔ ድረስ ከኮሮና ታገገምላች አሉ ለአንዳንድ ሸማቾች አትክልቶች ሊያጥሩ እንደሚችሉ ከፍተኛ ስጋት ውስጥ በመግባት የሚገዙ ቢኖሩም፣ ለአብዛኛው ግን ዘሮችን የሚገዙት በትርፍ ጊዜያችን ምን እናድርግ በሚል እንደሆነ ፊል ይናገራል። ሌላኛው የዘር አከፋፋይ ፍራንቺ ሲድስም ድረገፁን ለአጭር ጊዜ ከአገልግሎት ውጭ ያደረገ ሲሆን "ብዙዎች በፍራቻ በገፍ እየገዙም ነው" የሚል ምላሽም ሰጥቷል። አትክልቶችን ከመትከል በተጨማሪ ብዙዎች በአንድ ቤት ውስጥ መታፈን ከሚያመጣው ድብርት ለመላቀቅ ወደ ሹራብ ስራ እንዲሁም ልብስ ስፌት እየተመለሱም ነው ተብሏል። በለንደን ተቀማጭነቱን ያደረገ እንደ መደብርም የልብስ ስፌት ቁሳቁሶች ከባለፈው አመት ጋር ሲወዳደር በ380 በመቶ ጭማሪ ያሳዩ ሲሆን እንዲሁም የእጅ ስራ መሳሪያዎች በ228 በመቶ ጭማሪም አሳይተዋል ተብሏል። መፃህፍት በአሁኑ ሰዓት ብዙዎች ከስራ ውጭ ቤታቸው ተቀምጠው ጊዜ በተትረፈረበት ሰዓት ወቅት መፃህፍትን በማንበብ ማሳለፍ አንዱ መንገድ ሆኗል። በተለይም የተለያዩ ሳይንሳዊ ልብወለድ ስራዎች በተለይም ስለ ወርርሽኝ የተፃፉት ተፈላጊነታቸው በከፍተኛ ሁኔታ ጨምሯል። • ስለኮሮናቫይረስ እስካሁን ያላወቅናቸው ዘጠኝ ነገሮች ከአማዞን እንግሊዝ የተገኘን መረጃ ብናይ በዚህ ሳምንት በሽያጭ ደረጃ ሁለተኛ የሆነውን ብናይ 'The Eyes of Darkness' የተባለው መፅሀፍ ነው። ደራሲው ዲን ኩንትዝ ሲሆን የተፃፈበት ወቅትም እንደ ጎርጎሳውያኑ 1981 ነው። ውሃን- 400 ስለተባለ ቫይረስ የሚተርከው ይህ መፅሀፍ አሁን ስላለው ኮሮና ቫይረስ ትንቢት ነውም ተብሏል። ሌላኛው በከፍተኛ ሁኔታ እየተሸጠ ያለው መፅሀፍ በታዋቂው ፈረንሳያዊ ደራሲ አልበርት ካሙዝ የተፃፈው 'The Plague' የተሰኘው ነው። የእንግሊዙ አሳታሚ ፔንግዩን እንደሚለው በየካቲት መጨረሻ ሳምንት ላይ የነበረው ሽያጭ በ150 ፐርሰንት የጨመረ ሲሆን፤ እንደገና ወደማተምም ስራ ተገብቷል። መፅሀፉ በከፍተኛ ሁኔታ እየተቸበቸበ ያለው በፈረንሳይና በጣልያን ነው። የኤሌክትሪክ ቁሳቁሶች ከተለያዩ ትልልቅ መደብሮች (ሱፐር ማርኬቶች) የተገኘው መረጃ እንደሚያሳየው 1.2 ቢሊዮን ዶላር ግምት የሚያወጣ የምግብ ክምችት በየሰው ቤት ይገኛል። ይሄ ሁሉ ግን የት ይሄዳል? ማስቀመጫ ሊኖረው ይገባል። በዚህም ምክንያት የተለያዩ መጠን ያላቸው ፍሪጆችም ሆነ ማቀዝቀዣዎችን በተለያዩ ድረገፆች እየተፈለጉ በመሸመት ላይ ናቸው። ፍሪጆች ብቻ አይደሉም ላፕቶፖችም ተፈላጊ ከሆኑት ቁሳቁሶች መካከል ሲሆን በተጨማሪ የቢሮ ቁሳቁሶችም እንዲሁ። በቤታቸው ሆነው የሚሰሩ ሰዎች ሶፋ ላይ ተንሰራፍተው መስራት ስለማይመች የቢሮ እቃዎቻቸውን እያስመጡ ነው። • በኮሮናቫይረስ የወረርሽኝ 'ዘመን' ተስፋ የሚሰጡ 5 ነገሮች ዲክሰንስ ካርፎን የተባለው ድርጅት እንዳሳወቀው ቤት ውስጥ ሆነው ለመስራት የሚያመቹ ላፕቶፖች፣ ማተሚያዎች እንዲሁም ለቤት መዝናኛ የሚሆኑ ቴሌቪዥኖች የተለያዩ የመጫዎቻ አይነቶችና እንዲሁም ማቀዝቀዣዎች፣ የማእድ ቤት ቁሳቁሶች በ23ፐርሰንት ጭማሪ አሳይቷል። ቡና የኮሮና ቫይረስ መዛመትን ተከትሎ ባሳየው የፍላጎት ማሻቀብ ምክንያት ሬቭ ኮፊ ተጨማሪ ሰራተኞችን ለመቅጠር ተገዷል። "አስራ አንድ ሰራተኞች ብቻ ነበሩን፤ ያለው ፍላጎት በእጥፍ በመጨመሩ ምክንያት አምስት ሰራተኞች አስፈልገውናል" በማለት ቪኪ ሆጅ የድርጅቱ ኃላፊ ተናግራለች። "ከዚህ ቀደም ብዙዎች ቡናችንን ይገዙት የነበረው ለቢሮ የነበረ ቢሆንም አሁን ግን ለቤታቸው ነው" በማለት ቪኪ ገልፃለች። "ምናልባት ለምሳሌ አንድ ሰው ቡና ከቢሮ ቢያዝ አስር ሰዎች ደግሞ ከቤታቸው ሆነው ያዛሉ" ትላለች ምንም እንኳን አንዳንድ የንግዱ ዘርፎች ጥሩ እየሰሩ ቢሆንም ቀውሱ እስካልተፈታ ድረስ ነገሮች በዚህ አይቀጥሉም። የተለያዩ ስፖርታዊ ቁሳቁሶችን የሚሸጠው አንዲ ተጨማሪ የጠረጴዛ ቴኒሶችን ትእዛዝ እንዳይቀበል ያደረገው ምክንያት በፈረንሳይ፣ በስፔንና ጣልያን ያሉ ፋብሪካዎች በመዘጋታቸው ነው። በዚህ ሳምንት መጨረሻም ቤት ለመቆየት ሃሳብ ያለው አንዲ አርባ ሰራተኞችን ያስተዳድራል። አርባ ሰራተኞቹን እንዲሁ ዝም ብሎ ከመበተን መንግሥት ደመወዛቸውን እንዲከፍላቸው የመጠየቅ ሃሳብ አለው። ቪኪም በስጋት ላይ ናት ያላቸው ቢዝነስ ጥቃቅንና አነስተኛ ከሚባሉት አንዱ ከመሆኑ አንፃር በቅርቡ ሊዘጋ ይችላልም ትላለች።
يقول ويل باتلر - آدامز، الرئيس التنفيذي لإحدى شركات تصنيع الدراجات، إن المبيعات في هذا القطاع ارتفعت على الارجح بنحو 15 بالمئة يقول صاحب مؤسسة إلكترونية للقهوة "نحن مشغولون مثلما نكون مشغولين في زمن عيد الميلاد"، مضيفاً "إننا نبيع الضعف". ويقول موزع ألعاب خارجية في الموقع نفسه: لقد نفدت طاولات التنس لدينا – هي الآن ورق الحمام الجديدة". وفيما تعلق العائلات في المنزل، هي حريصة على إيجاد طرق تبقي عقولهم وأجسادهم في نشاط، تغذية جيدة وانتعاش، كما تكشف خياراتهم في الشراء. ما هي السلع المزدهرة؟ 1. الدراجات الهوائية والمعدات الرياضية ترتفع مبيعات الدراجات الهوائية سواءً للرياضة أو للسفر بطرق أكثر أماناً. مواضيع قد تهمك نهاية يقول ويل باتلر آدامز، الرئيس التنفيذي لشركة الدراجات القابلة للطي "برومتون": "يفكر الناس في أنهم يريدون الاستقلالية". "أعتقد أن المبيعات في المملكة المتحدة في القطاع كله ارتفعت على الارجح بنحو 15 بالمئة". وفي هذا الوقت، تنشغل ورشة عمل "لندن سايكل" ضعفي انشغالها في الأيام العادية، مقدمةً خدمات الصيانة للدراجات الأقدم للزبائن الذين يحاولون تجنب المواصلات العامة أو الذين "يبحثون عن شيء يفعلونه فقط". ويشير متجر "هالفوردز" أيضاً إلى ارتفاع في مبيعات الدراجات الرياضية، وتقول "الناس الذين لا يستطيعون الخروج لا يزالون يريدون أن يقومون بتمارين رياضية في الداخل". ويقول توبي كلارك من "مينتل" لأبحاث السوق إن فرقه تشاهد تقارير عن مبيعات عالية جداً للأجهزة الرياضية المنزلية، فيما يحاول الناس أن يعوضوا عن عدم تمكنهم من الذهاب الآن إلى النادي الرياضي. ويدعمه في هذا جون لويس. وشهد المتجر "ارتفاعاً ملحوظاً" في أجهزة الرياضية المنزلية وفي منتجات اللياقة الأخرى. 2. الألعاب الخارجية والداخلية يقول مزوّد الألعاب آندي بيريفورد إنه باع كل مخزونه من طاولات التنس الخارجية وهناك شحنة تصل هذا الأسبوع قد بيعت مسبقاً أيضاً. وقال "لقد قمت ببيع 124 طاولة في الأسبوع الماضي، مضيفاً "في الأسبوع نفسه السنة الماضية تمكنت فقط من بيع 15". حدثت زيادة في الطلب على الألعاب الداخلية بدأت الطلبات حين قالت الحكومة إنه على المدارس أن تغلق أبوابها. وقد باع آندي الذي تقع مؤسسته "هوم ليجر دايركت" على مشارف منطقة بريستول، قدراً هائلاً من طاولات البلياردو أيضاً. وقد انخفضت كمية مخزونه من طاولات البلياردو إلى النصف، من 500 إلى 250. 3. سلع المنزل والحديقة يقول فيل جونز من "جاست سيد" في ريكسهام التي تبيع مجموعة واسعة من بذور النباتات، إنه كان عليه وقف أخذ المزيد من الطلبات بعد هجوم على المواد الأساسية بما فيها الجزر، والخس، والطماطم. وأوقفت إثنتان من شركات البذور الكبرى، "مارشالز" و"ساتنز" الرد على الهاتف. بالنسبة لبعض الشارين، هناك قلق بشأن إمكانية نفاد الخضراوات الطازجة، ولكن فيل يقول إن الكثيرين يبحثون فقط عن القيام بنشاط ما. وأضاف "هم ينوون العمل في رقعة الخضار لسنوات، وهو أمرٌ تعليمي يمكن القيام به مع الأطفال". ويقول تاجر متخصص آخر، فرانشي سيدز، أغلق موقعه الالكتروني مؤقتاً "إن الناس يتبضعون بدافع الهلع". وفي داخل المنازل، يتخذ المزيد من الناس الخياطة والحياكة كطريقة لمحاربة ملل الحجر الصحي. ويقول متجر "ليبرتي" ومقره لندن إن مبيعات أكسسوارات الخياطة ارتفعت حالياً بنسبة 380% عن السنة الماضية، فيما ارتفعت عمليات شراء معدات الأشغال اليدوية بـ228%. 4. مواد القراءة عملية شراء أخرى تلقى شعبية بين الأشخاص الذين لديهم متسع من الوقت في الوقت الحالي، وهي الجلوس بصحبة كتاب جيد. وربما بشكل مفاجئ، هناك طلب كبير على الروايات الخيالية التي تحكي عن الأوبئة. واحتلت المرتبة الثانية على قائمة الكتب الأكثر مبيعاً هذا الأسبوع لدى "أمازون المملكة المتحدة"، رواية "عيون الظلام*" لدين كونتز. ومع أنه كُتب عام 1981، لكنه يصف فيروس يحمل اسم "ووهان-400"، في ما يبدو أنه توقع غريب لفيروس كورونا. وتحقق رواية أخرى مبيعات جيدة وهي "الطاعون" للكاتب الفرنسي ألبير كامو. وقال دار النشر البريطاني "بنغوين"، إن مبيعات الرواية في الأسبوع الاخير من شباط/ فبراير كانت أكثر بـ 150% منها في السنة الماضية، وهو الآن يعيد طبع الكتاب. كذلك ارتفعت مبيعاته بشكل حاد في فرنسا وإيطاليا. 5. المنتجات الكهربائية كما قال لنا مدراء السوبر ماركت، هناك ارتفاع في قيمة الطعام في منازلنا بأكثر من مليار جنيه استرليني مما كانت عليه قبل بدء هجوم التخزين. ولكن أين ذهبت كلها؟ عليك أن تمتلك مكاناً لتخزنها فيه. كنتيجة لذلك، تصدرت الثلاجات والبرادات لائحة ما يبحث عنه الناس في الأسواق الالكترونية.. وهناك هجوم على شراء أجهزة اللابتوب، وأيضاً على معدات المكتب، لأن كثيرين يجدون أن التراخي على الأريكة ليس الطريقة الفضلى للعمل. وقالت "ديكسونز كارفون" إنها شهدت مبيعات جيدة جداً لمعدات العمل من المنزل (أجهزة لابتوب، طابعات)، والترفيه المنزلي (موبايلات، منصات ألعاب) وللعيش في المنزل (برادات، ثلاجات، مستلزمات المطبخ)، وارتفعت المبيعات بـ23% بالمقارنة مع مبيعات سابقة في المتجر نفسه. تقول "فيكي هودج"، صاحبة متجر لبيع البُن، إنها تسعى لتوظيف مزيد من العاملين في متجرها 6. القهوة كان على "رايف كوفي" التي تبيع القهوة أن تزيد عدد فريق عملها للتعامل مع الطلب الذي تضاعف. وقالت فيكي هودج التي تدير مشروعا لتصنيع القهوة وطحن بذورها: "لدينا 11 عضو في الفريق ونحن بحاجة إلى خمسة آخرين". وتشرح فيكي إن الناس كانوا يشترون قهوتهم لاستهلاكها في مكاتبهم، الآن هم يشترونها للمنازل. " فيما كان يصلنا طلب واحد للمكتب، يقوم الآن عشرة أشخاص بطلبها من غرفة الجلوس".
https://www.bbc.com/amharic/news-53520980
https://www.bbc.com/arabic/middleeast-53513962
መጀመሪያ ላይ በፎቶ አንሺነት የቀጠሩት የአገሪቱ ፐሬዝዳንትና ባለቤታቸው በሽር እና አስማ አል-አሳድ ነበሩ። ኢስላሚክ ስቴት (አይኤስ) የድል ሰልፍ ሲያካሂድ ቪድዮ የቀረጸው አቡድ ነው። አሁን ማንነቱን ይፋ አድርጓል። እስኪ ራስህን ግለጽ? ሲባል “ማንነቴን የቀረጸው ዘጠኝ ዓመት የዘለቀው ጦርነት ነው” ብሎ ይመልሳል። “ራሴን በመስታወት ሳይ መሸበቴ ይታወቀኛል። እንዲህ ያደረገኝ ጦርነቱና ጭንቀቱ ነው።” አቡድ 45 ዓመቱ ነው። ሕይወቱ በፍርሃት የተሞላ ነው። ዓለም ስለሶርያ ጦርነት እውነታውን እንዲያውቅ ለማድረግ ለዓመታት ለፍቷል። “ፎቶ ሊገልም ሕይወት ሊያተርፍም ይችላል” ምናልባትም በሁሉም የሶርያ ኃይሎች ስር የሠራ ብቸኛው የፎቶ ጋዜጠኛ ሳይሆን አይቀርም። በአሳድ አምባገነን ዘመን፣ በተቃዋሚው የፍሪ ሲርያን አርሚ፣ በተቀናቃኞቹ የእስልምና ቡድኖች ማለትም በጃብሀት አል-ኑስራ እና በኢስላሚክ ስቴት እንዲሁም የኩርድ አካባቢን በሚቆጣጠረው አካባቢ ስር ሠርቷል። “ፎቶ ሊገልም ሕይወት ሊያተርፍም ይችላል” ይላል ጋዜጠኛው። አማጽያን በደማስቆ ላይ ያደረሱትን ጥቃት የሚያሳይ ፎቶ በድብቅ ካነሳ በኋላ ሕይወቱ አደጋ ላይ እንዳይወድቅ ሰግቶ ነበር። ሙካሃብራት የሚባሉት ሚስጥራዊ ፖሊሶች ፎቶ ማንሳቱን ቢያውቁ ይገሉት ነበር። ይህ የሆነው ገና አመጹ ሲቀሰቀስ ነው። ያኔ መንግሥት ስለ አማጽያኑ ወታደራዊ አቅም እንዲታወቅ አይፈልግም ነበር። አይኤስ የአቡድን የትውልድ ከተማ ረቃ በቁጥጥር ሥር ካዋለ በኋላ፤ ድሉን በአደባባይ ሲያከብር ፎቶ እንዲያነሳ የተጠየቀው አቡድ ነበር። ፎቶ ማንሳት የጀመረው ረቃ ሳለ ነበር። አባቱ አርሶ አደር ነበሩ። “እውነቱን ለመናገር ያደግኩበት ማኅበረሰብና ቤተሰቤም ለጋዜጠኝነት እና ለፎቶ አንሺነትም ዋጋ አይሰጥም። ፎቶ አንሺነት የማይረባ ሥራ ነው ብለው ያምናሉ። መምህር ወይም ጠበቃ እንድሆን ነበር የሚፈልጉት።” ታላቅ ወንድሙ የሩሲያ ካሜራ ከሰጠው በኋላ በፎቶ ፍቅር ወደቀ። ከደማስቆ የፎቶ ትምህርት ቤት ተመርቋል። እንደ ጎርጎሮሳውያኑ 2011 ላይ አመጽ ሳይቀሰቀስ በፊት በአገሪቱ ብሔራዊ የዜና ተቋም ‘ሳና’ ዋና ፎቶ አንሺ ሆኖ ተቀጠረ። ፕሬዘዳንት አል-አሳድ እና ባለቤታቸው አስማን ፎቶ ማንሳት የሥራው አካል ነበር። ጥንዶቹን ፎቶ ሲያነሳ አንድም ቀን አዋርተውት እንደማያውቁ ያስታውሳል። “ይፋዊ ጉብኝት ሲካሄድ ፎቶ አንሺዎች በከፍተኛ ወታደሮችና የደኅንነት ኃላፊዎች እንታጀብ ነበር። በጣም ነበር የሚያስጠላኝ። እነሱን ማክበር ይጠበቅብናል። እኔ ደሞ እንደዚያ አይነት ሰው አይደለሁም።” አስማ አል አሳድ፤ የፕሬዝዳንት ባሻር አል አሳድ ባለቤት “ብያዝ እንደምገደል ሁሌ አስብ ነበር” ከዘጠኝ ዓመት በፊት በሶሪያ አመጹ ተቀሰቀሰ። በዚህም አቡድ ሁለት አይነት ሕይወት ለመምራት ተገደደ። ቀን ላይ የመንግሥትን ገጽታ የሚገነባ ሥራ ይሠራል። ማታ ደግሞ ተቃውሞውን ይቀርጻል። ፍሪ ሲሪያን አርሚ በመንግሥት ላይ በሚያካሂደው አመጽ የሶርያ መዲና ደማስቆ ላይ ጥቃት ይሰነዝር ነበር። የሚያነሳቸውን የተቃውሞ ፎቶዎች ለዓለም አቀፍ መገናኛ ብዙሃን የሚልከው ኑር ፉራት የተባለ የብዕር ስም ተጠቅሞ ነበር። ፉራት በራቃ የሚያልፈው የኤፍራጠስ ወንዝ አረብኛ መጠሪያ ነው። አቡድ መንፈሱን ማፍታት ሲፈልግ የሚሄደው ወደዚህ ወንዝ ነው። እስከዛሬ ድረስ ፎቶ የሚልክላቸው መገናኛ ብዙሃን እውነተኛ ስሙን እንደማያውቁ ይናገራል። ከጊዜ በኋላ ለእነዚህ መገናኛ ብዙሃን ፎቶ መላክ አስፈሪ እየሆነ መጣ። “በድብቅ የማነሳቸውን ፎቶዎች የማስቀምጥበትን ሜሞሪ የምይዘው በኪሴ ነው። ብያዝ እንደምገደል ሁሌ አስብ ነበር።” 2013 ላይ ራቃ በአማጽያን ቁጥጥር ሥር የወደቀች የመጀመሪያዋ የሶርያ ከተማ ሆነች። አቡድም ከደማስቆ አምልጦ ረቃ ተመለሰ። ራቃ ውስጥ ፎቶ ጋዜጠኛ መሆንም አስጊ መሆኑ ግን አልቀረለትም። አማጽያኑ የመንግሥት ቅጥረኛ ነው ብለው ሊያስቡ ይችላሉ ብሎ ይፈራ ነበር። “ገለልተኛ ሆኜ የምኖርበት ስልት ቀይሼ ነበር” 2014 አጋማሽ ላይ ነገሮች ተባባሱ። “ጥቁር ሰንደቅ አላማ ያነገቡ ሰዎች በሞተር ሳይክል ሆነው ከተማው ውስጥ ይዘዋወሩ ጀመር” ሲል ያስታውሳል። ከተማዋ ውስጥ የገቡት የአይኤስ አባላት ነበሩ። መግባታቸውን ተከትሎም በርካታ ጋዜጠኞች ከከተማዋ ሸሽተዋል። ቀድሞው በአሳድ መንግሥት ስር ይሠራ የነበረው አቡድ ከማንም በላይ ለአደጋ ተጋላጭ ቢሆንም፤ ከተማዋን አለቀቀም። እንዲያውም ሥራውን ቀጠለ። አይኤስ የድል ሰልፉን በካሜራው እንዲያስቀር ሲጠይቀው ከመቀበል ውጪ አማራጭ አልነበረውም። አይኤስ ለዓለም አቀፍ ተቋማት የላካቸው የፕሮፓጋንዳ ፎቶዎችም እሱ ያነሳቸው ናቸው። አቡድ ሰዎች አንገታቸውን በሚቀሉባቸው ቀናት ከቤቱ አይወጣም ነበር። “አይኤስን ለመደገፍ ቃል አልገባሁም። ገለልተኛ ሆኜ የምኖርበት ስልት ቀይሼ ነበር።” ራቃ ውስጥ ከማኅበረሰብ መሪዎች ጋር ጥሩ ግንኙነት ስላለው ሳይታሰር እንደቀረ ያምናል። መሪዎቹ ኋላ ላይ አይኤስን ተቀላቅለዋል። 2015 ላይ ግን ሁለት የአይኤስ አባላት ሥራውን ካላቆመ ችግር ውስጥ እንደሚገባ ስላስፈራሩት ራቃን ለቀቀ። ወደ ሌላ ሰሜናዊ የሶርያ ከተማ ሄዶ ጦርነቱን መዘገቡን ቀጠለ። እስከ 2017 ወደ ራቃ አልተመለሰም። በዚያ ዓመት አሜሪካ መራሹ ጸረ አይኤስ ኃይል ከተማዋን ከሽብርተኞች ነፃ አውጥቷል። ከተማዋ ነፃ ብትወጣም እንዳልነበረች ሆናለች። “መጀመሪያ ከተማዋን ያየኋት ቀን ምንም መናገር አልቻኩም። በሁለተኛው ቀን ከቤት ወጥቼ ፎቶ ማንሳት ስጀምር አለቀስኩ። ከተማዋን እየዞርኩ አነባሁ።” ለወራት ራቃን እየዞረ ፎቶ አነሳ። ጸጥ ረጭ ባሉት ጎዳናዎች ተመላለሰ። የተበታተኑ ቤተሰቦችን አየ። የተባበሩት መንግሥታት እንደሚለው፤ 80 በመቶ የሚሆነው የከተማዋ ክፍል ላይመለስ ወድሟል። 90 በመቶ የሚሆኑት ነዋሪዎቿ ደግሞ ሸሽተዋል። ካነሳቸው ልብ የሚሰብሩ ፎቶዎች አንዱ የፈራረሰ ፎቅ ያሳያል። ፎቁ ውስጥ ከነበሩ ቤቶች በአንዱ ደማቅ ቀሚስ ተሰቅሏል። ይህ ፎቶ ለአቡድ ትርጉም አለው። “የሰው ሕይወት እንደተጣሰ ተሰማኝ። ይህን ልብስ ሴቶች የሚያዘወትሩት ቤት ሲሆኑ ነው። ቤቱ ውስጥ ይኖር የነበረው ቤተሰብ የለም። የቤቱ ደስታ ተገፏል። ቀሚሱ ብቻውን ቀርቷል። ንፋስ ቀሚሱን ሲያወዛውዘው ዝም ብዬ አይ ነበር። ተሰቅሎ ለሞት የሚያጣጥር ሰው ነው የመሰለኝ።” የአይኤስ ቡድን የድል ትዕይንት “ራቃን ደግማችሁ ውደዷትና ተመለሱ” ቀስ በቀስ ከተማዋ ሕይወት ስትዘራ የአቡድ ፎቶዎችም ነፍስ ዘሩ። ሱቆች ተከፈቱ። በኤፍራጥስ ወንዝ የሚዋኙ ሰዎችም ይታዩ ጀመር። እሱም ማንነቱን ይፋ ለማድረግ ወሰነ። ፌስቡክ ላይ ‘አቡድ ዊዝአውት ባሪየርስ’ (አቡድ ያለ ሽፋን) በሚል ሥራዎቹን ማሳየት ጀመረ። አላማው ሰዎች ወደ ራቃ እንዲመለሱ ለማድረግ ነው። “ከተማዬን የገጠማትን ክፉ ነገር ማሸነፊያ መንገድ ነው። ሩቅ ያሉ የራቃ ነዋሪዎች ከተማቸውን በተለየ መንገድ እንዲያዩ ማድረግ እፈልጋለሁ። ከተማችን እንደጨለመች አውቃለሁ። ቀለሟ ግራጫ ሆኗል። ግን እንዴት በቀለማት የተዋበች እንደነበረች አስታውሱ። ራቃን ደግማችሁ ውደዷትና ተመለሱ። ፎቶዎቼን ብታዩ በአሳዛኝ ምስል ውስጥ እንኳን ሕይወት ታገኛላችሁ።” በጣም የሚኮራበት ፎቶ አንድ ደማቅ ቀለም ያለው ቀሚስ ያረገች ታዳጊን ያሳያል። ወደ ሳኡዲ አረቢያ ሄዶ የነበረና ከቤተሰቡ ጋር ለመቀላለቀል ወደ ራቃ የተመለሰ ሰው ልጅ ናት። ግለሰቡ ፌስቡክ ላይ የአቡድን ፎቶዎች ከተመለከተ በኋላ በአካባቢው ትምህርት ቤት እንዲሠራ አስተዋጽኦ አበርክቷል። ሌሎችም ፎቶውን ያዩ ሰዎች ወደ ራቃ ለመመለስ እንደሚፈልጉ ተናግረዋል። አቡድ አሁን ከራቃ ወጥቶ በቱርክ ቁጥጥር ሥር ባለውና በግጭት በሚናጠው ሰሜናዊ ሶሪያ ውስጥ ፎቶ እያነሳ ነው። ወደ ራቃ ቢመለስ በኩርዶች የሚመራው አማጺ ቡድን የቱርክ ሰላይ ነህ እንዳይለው ይፈራል። ብዙ አስፈሪ ነገሮችን አልፏል። ሆኖም ግን ከምዕራባውያን ጋር በመሆን ራቃን ከጽንፈኞች ያላቀቃት ቡድንም ያስፈራዋል። ሶሪያ ውስጥ ጋዜጠኛ መሆን እስከወዲያኛው ከስጋት ጋር መኖር ማለት እንደሆነ የሚያስበውም ለዚህ ነው። “በሕይወቴ በሰላም እና በደስታ ያሳለፍኩት ጊዜ ትዝ አይለኝም። አንድ ጊዜ የአየር ድብደባ ቀርጬ ስጨርስ ከሞቱት አንዱ የአክስቴ ልጅ እንደሆነ ተነግሮኛል። ያነሳሁትን ቪድዮ ተመልሼ ስመለከተው አስክሬኑን አየሁት።” “በጦርነቱ ሳቢያ አላገባሁም” አቡድ እንደሚለው፤ በጦርነቱ ሳቢያ አላገባም፤ ቤተሰብ አልመሰረተም። “45 ዓመቴ ነው። ቤተሰብ የለኝም፤ ሚስት የለኝም፤ ያሳዝናል። ይሄ ካሜራ ባይኖረኝ ሽጉጥ ይኖረኝ ነበር። እኔ ግን በመሣሪያ አላምንም። ምናልባት እንደማንኛውም ሰው ጦርነቱ ውስጥ ብገባ ኖሮ ጉዳቱ ይቀንስልኝ ነበር ብዬ አስባለሁ።” ሶሪያ ውስጥ የሚካሄደውን ነገር ፎቶ ማንሳት መቀጠል ይፈልጋል። “በጎውንም መጥፎውንም ሁሉም ሰው እንዲያየው እፈልጋለሁ። እንደእኔ ምርጫ ቢሆን በሰላማዊ አካባቢ የዱር እንስሳትን ፎቶ አነሳ ነበር። ስዊትዘርላንድ መሄድ እመኛለሁ። ሰላምና ጸጥታው ያስፈልገኛል” ይላል አቡድ።
المصوّر عبود حمام وفي الوقت ذاته، تحول من مهنته الأولى كمصور للرئيس السوري بشّار الأسد وزوجته أسماء إلى أن يكون مسجلا للعرض العسكري الذي أقامه تنظيم الدولة الإسلامية في مسقط رأسه، مدينة الرقة. ولكن الآن، وأخيرا، قرر أن يكشف الحجاب عن هويته من أجل أن يشجع النازحين والمهاجرين على العودة إلى الرقة. يضحك عبود عندما يطرح عليه السؤال: - بإعتبار أن مهنته هي دراسة الوجوه - كيف يصف نفسه. ويقول إن شكله وشخصيته تأثرا بالحرب السورية التي إندلعت منذ تسع سنوات، مضيفا: "كلما أنظر في المرآة أتعجب من كمية الشعر الأبيض الذي يكسو رأسي ووجهي الآن". مواضيع قد تهمك نهاية "كل ذلك بسبب الحرب والضغوط التي تعرضت لها". لا يتجاوز عمر عبود الـ 45، ولكنه يعيش حياته على كف عفريت. فهو يعيش في خوف دائم، ويعرض نفسه للمخاطر من أجل نقل حقيقة ما يحصل في سوريا إلى العالم الخارجي. وقد يكون عبود المصور الصحفي السوري الوحيد الذي عمل لكل القوى الرئيسية المتصارعة في بلاده، من حكومة الأسد إلى الجيش السوري الحر المعارض إلى جبهة النصرة وتنظيم الدولة الإسلامية، إلى قوات سوريا الديمقراطية التي يهيمن عليها الأكراد. ويقول "صورة واحدة قد تقضي عليك، ولكن صورة أخرى قد تنقذ حياتك". وكان عبود يخشى من أن الصور التي التقطها سرا لهجمات شنها معارضون في العاصمة السورية، دمشق، في الأيام الأولى "للانتفاضة السورية" قد تؤدي إلى موته على أيدي المخابرات السورية إذا توصلت إلى ما كان يفعله. ففي تلك المرحلة كانت الحكومة السورية تسعى إلى إخفاء القوة العسكرية المتصاعدة للمتمردين. وفي وقت لاحق، قد تكون خبراته التصويرية ساعدته في النجاة من الموت عندما احتاج إليه تنظيم ما يُعرف بالدولة الإسلامية لتوثيق الاستعراض العسكري الذي نظمه للاحتفال باستيلائه على مدينة الرقة، مسقط رأسه. تبدأ قصة عبود المثيرة وسط حقول الحنطة التي تحيط بالرقة - موضوع كثير من الصور التي إلتقطها - والتي كان يعمل فيها والده فلاحا. ويقول "أمانة، المجتمع الذي نشأت فيه، وبضمنه والداي، لم يكن لديه كثير من الإحترام للصحفيين أو المصورين. فقد كان والداي يفضلان أن أدخل مجالات المحاماة أو التعليم. كانوا ينظرون إلى مهنة التصوير على أنها مهنة تافهة". عبود يدرس في إحدى الكليات ولكن عبود تعلّق بمهنة التصوير عندما أهداه شقيقه أول جهاز تصوير يمتلكه، وكان جهاز تصوير زينيت روسي الصنع. تخرج عبود من معهد التصوير في دمشق، وإنتهى به الأمر قبيل إندلاع "الإنتفاضة" السورية في عام 2011 مدير فترة في قسم التصوير في وكالة الأنباء السورية الرسمية (سانا). وكان من ضمن واجباته توثيق فعاليات الرئيس بشّار الأسد وزوجته أسماء. يقول عبود إنه رغم الانطباع الذي كان الزوجان يرغبان في نشره بأنهما قريبان من المواطنين العاديين، لم يتكلم أي منهما معه في كل الوقت الذي عمل معهما مصورا. ويقول "كان مسؤولون عسكريون وأمنيون يصطحبوننا دائما في المهمات الرسمية. كنت أكره ذلك، لأننا كنا مضطرون أن نتعامل معهم باحترام، وهذا لا يتوافق مع شخصيتي". قتيل في أحد شوارع دمشق، 2012 عندما تحولت المظاهرات التي اندلعت في عام 2011 إلى حركة تمرد مسلح، اضطر عبود إلى عيش حياة مزدوجة. ففي أوقات النهار، كان يساعد في تلميع صورة النظام الحاكم من خلال الصور التي يلتقطها. ولكن في أوقات الليل وفي الفجر، كان يصور سرا الهجمات التي كان يقوم بها الجيش السوري الحر المعارض على دمشق. وكان يرسل الصور التي يلتقطها إلى وكالات الأنباء الدولية تحت إسم "نور فرات". يذكر أن نهر الفرات يمر في مدينة الرقة، المدينة التي يجد فيها عبود قسطا من الراحة إن إستطاع. ويطلق عبود على نهر الفرات إسم "معالجي الخاص". ويقول إن وكالات الأنباء التي نشرت صوره لا تعرف إلى اليوم إسمه الحقيقي. ولكن بعد ذلك بوقت قصير، أصبح الأمر أكثر خطورة. ويقول عبود "كنت مؤمنا بأن شريحة الذاكرة التي كنت أحملها في جيبي بعد تغطيتي لتلك الأحداث التي لم يسمح لي بتغطيتها هي عبارة عن طلقة قد تقتلني إذا كشف أمري". وفي عام 2013، وبعد أن أصبحت الرقة أولى مراكز المحافظات السورية التي تسقط بأيدي المتمردين، هرب عبود من دمشق وعاد إلى مسقط رأسه. فقد انفصل عن النظام الحاكم. ولكن الحياة في الرقة كمصور صحفي لم تقل خطورة عن الحياة في دمشق. فقد كان عبود يخشى من أن الفصائل المتمردة المتناحرة قد تشك بأنه متسلل تابع للنظام. وفي منتصف عام 2014، أصبح وضعه أكثر خطورة. ويقول "كنت أشاهد سيارات ودراجات نارية وهي تجوب الشوارع رافعة أعلام سوداء. وقال لي أحدهم "هذه هي الخلافة الإسلامية الجديدة". لم أفهم ما يقصده. ما هي هذه الخلافة؟" فر معظم الصحفيين عندما إستولى تنظيم الدولة الإسلامية على مقاليد الأمور، وكان عبود - باعتباره من المستخدمين السابقين لآل الأسد - في خطر أكبر من غيره. ولكنه آثر البقاء ومواصلة عمله. وأظهرت صور اكتشفت لاحقا في هاتف يعود لأحد مقاتلي تنظيم ما يُعرف بالدولة الإسلامية القتلى عبود وهو يرتدي قبعته المميزة وجلبابه وهو يلتقط الصور عند تقاطع للطرق. ولكن عبود تلقى لاحقا عرضا لا يُمكن له أن يرفضه. فقد طلب منه التنظيم أن يصور الإستعراض العسكري الذي كان ينوي إقامته للإحتفال بنصره في الرقة، والذي كان يشتمل على إستعراض الأسلحة التي غنمها التنظيم وهي موشحة بالسواد. إستخدمت الصورة التي إلتقطها في شريط دعائي نشره التنظيم وأرسل إلى العديد من الوكالات الصحفية العالمية. وتبعت ذلك العديد من الصور والأشرطة التي تتحدث عن الحياة في "دولة الخلافة"، ولكن عبود يقول إنه كان يتجنب تصوير مشاهد الإعدامات بل كان يؤثر البقاء في البيت أثناء إجرائها. ويقول "لم أقسم بالولاء لتنظيم الدولة، ولم أضطر إلى ذلك. فقد ا لتزمت إستراتيجية تقول إن عليّ البقاء مستقلا في كل الأوقات". ويقول إنه تمكن من الفرار من الأسر بفضل العلاقات القوية التي كان يتمتع بها مع شيوخ العشائر في الرقة الذين إنضموا لاحقا إلى تنظيم الدولة الإسلامية. ولكن في علم 2015، أخبره إثنان من عناصر التنظيم دقوا على باب مسكنه بأنه سيكون في خطر كبير إذا واصل العمل. ولذا قرر في وقت لاحق من ذلك العام مغادرة الرقة وتصوير ما يجري في مناطق أخرى من شمالي سوريا. ولم يعد إلى الرقة إلا في أواخر 2017، بعد أن نجحت الحملات الجوية الأمريكية في تحرير المدينة من عناصر تنظيم الدولة الإسلامية - ولكنها حولتها إلى ركام. يقول عبود "في اليوم الأول إلتزمت الصمت، فلم يكن لي ما أقوله. ولكن في اليوم الثاني، وعندما خرجت وبدأت بالتقاط الصور، أجهشت بالبكاء. كنت أجوب الشوارع باكيا طيلة الوقت". لأشهر عديدة بعد ذلك، كان عبود يجوب خرائب الرقة دون هدف معين مصطحبا كاميرته. ويقول إنه أصبح حاميا للمدينة وعارفا بكل شوارعها المحطمة وكل أسرها المدمرة. تقول الأمم المتحدة إن 80 في المئة من المدينة كانت غير صالحة للسكن، وإن 90 في المئة من سكانها قد نزحوا عنها. مبنى سكني مدمر تتدلى من أحدى شققه المهشمة بدلة نسائية زرقاء اللون ومن كل الصور الحزينة التي التقطها، كانت الصورة التي أثرت فيها أكثر من غيرها تلك التي تظهر مبنى سكني مدمر تتدلى من أحدى شققه المهشمة فستان أزرق اللون. يقول عبود "شعرت بأن ذلك كان انتهاكا صارخا للخصوصية، لأن الفساتين من هذا النوع لا ترتديها النساء إلا داخل بيوتهن. ولكن الأسرة تركت المكان، آخذة معها الفرحة، ولذا فالبدلة تتدلى من الحطام لوحدها. تأملت المشهد بينما كانت الريح تلعب بالفستان. شبهت المشهد بشخص معلق بحبل وهو يختنق حتى الموت". عبود في نهر الفرات ولكن الألوان البراقة بدأت بالعودة ببطء إلى الصور التي يلتقطها عبود مع عودة الحياة إلى المدينة، مثل الألوان الصفراء والحمراء لواجهات المتاجر التي أعادت فتح أبوابها واللون الأزرق النقي لنهر الفرات الذي بدأ باستقبال السابحين مرة أخرى. قرر أخيرا الخروج من الظل وعرض صوره بإسمه الحقيقي من على صفحة في فيسبوك أطلق عليها إسم (Abood without Barriers) أي "عبود بلا حدود". كانت رسالته تشجيع أهل الرقة على العودة إلى مدينتهم. ويقول "كانت أشبه بصرخة في وجه كل المساوئ التي إرتكبت بحق مدينتي. كان هدفي الوحيد هو القول لأهالي الرقة الذين هجروها إن عليهم النظر لمدينتهم بطريقة مختلفة. أعرف أن اللون الرمادي كان اللون الطاغي على مدينتكم، ولكن تذكروا كيف تبدو الرقة بألوان أخرى. أحبوا الرقة من جديد وفكروا بالعودة إليها. وإذا تأملتم في الصور التي إلتقطتها، سترون دائما - وحتى في أكثر الصور إيلاما - أشياء مفرحة ذات ألوان تمثل عناصر الحياة". الفتاة والخوخ (البرقوق) أما الصورة التي يفخر بها أكثر من غيرها، فهي تلك التي تظهر بنتا ترتدي بدلة براقة اللون وهي تبتسم وتحمل بيديها طبقا من الخوخ(البرقوق). هي ابنة رجل غادر إلى السعودية وعاد إلى الرقة لاحقا وتبرع لترميم مدرسة في المدينة بعد أن إطلع على الصور التي نشرها عبود في الإنترنت. وقال هذا إن آخرين عادوا نتيجة اطلاعهم على صفحة عبود في فيسبوك. ولكن عبود نفسه ترك مدينته التي يعشقها، رغم تعهده بالبقاء فيها. فقد أجبره حسه الصحفي على التوجه لتغطية القتال الدائر في المناطق التي تسيطر عليها تركيا شمالي سوريا. ويخشى العودة إلى الرقة مخافة أن يعتبره المسيطرون عليها الآن - قوات سوريا الديمقراطية التي يهيمن عليها الأكراد - مندسا تركيا. تمكن عبود من النجاة من أعتى القوى وأشدها بطشا، ولكنه الآن يشعر بأن الجهة التي حررت الرقة من المتطرفين - بمساعدة القوات الغربية - هي التي لا يستطيع المخاطرة بالعمل معها. وهذا تذكير بأن الخوف في سوريا ليس له نهاية بالنسبة للذين إختاروا مهنة الصحافة. ويقول "لا أستطيع أن أتذكر لحظة واحدة عشت فيها بأمان وسعادة طيلة تلك الفترة. أتذكر على سبيل المثال قيامي بتصوير عواقب ضربة جوية، ثم قيل لي إن إبن عمي كان أحد القتلى. وعند عودتي لمشاهدة الشريط، رأيت جثته أمامي". ويقول "أبلغ من العمر الآن 45 عاما، ولكن، وبسبب الحرب، لم أتزوج. ليست لدي أسرة، وليست لي زوجة. وهذا أمر محزن حقا". ويمضي للقول "لو لم تكن لي هذه الكاميرا لكنت إمتشقت السلاح. أنا ضد الأسلحة، ولكني أعتقد لو أني شاركت في الحرب كمقاتل مثل بقية الناس لكان تأثيرها عليّ أقل". "سأواصل تصوير ما يجري في سوريا، إن كان ذلك مفرحا أو محزنا، إذ أريد أن يرى الجميع ما يحصل. ولكن إذا كان لي الخيار، سأختار تصوير الحياة البرية في منطقة هادئة وآمنة. أحلم دائما بالتوجه إلى سويسرا...فأنا بحاجة إلى الهدوء والأمان".
https://www.bbc.com/amharic/news-54431822
https://www.bbc.com/arabic/science-and-tech-52490283
በሽታው እጅግ አስከፊ ነው። የታመሙ ሰዎች እንደየባህላቸው በወዳጅ ዘመዶቻቸው እንዳይጠየቁ፤ በሽታው የበረታባቸው ሰዎች ሲሞቱ ደግሞ ቀብራቸው ላይ ሰው እንዳይቆም የገደበ በሽታ ነው። በተለይ በሽታው የተከሰተ ሰሞን በቀብር ላይ የሚገኙ ጥቂት ሰዎች ብቻ ነበሩ። የሚወዷቸውን ሰዎች የቀብር ሥነ ሥርዓት በርቀት በኢንትርኔት አማካይነት ተከታትለው 'እርማቸውን ያወጡ' በርካቶች ናቸው። ይህ ሁሉ የሚደረገው የበሽታውን ሥርጭት ለመቆጣጠር ነው። በኮሮናቫይረስ በጽኑ የታመመ የቤተሰብ አባልን ማጉረስ፣ ማጠብ፣ ከተኙበት ማገላበጥ፣ መደገፍማ የማይታሰብ ነው። ታዲያ በሆስፒታል ውስጥ ከሐኪሞች ጋር ብቻ ተፋጠው ያሉ ራሳቸውን መደገፍ የማይችሉ ጽኑ ህሙማን ስቃዩን እንዴት እያሳለፉ ይሆን? በዚህ ወረርሽኝ ታመው ነገር ግን የቤተሰብና የወዳጆቻቸውን ድጋፍና እንክብካቤ ማግኘት ያልቻሉ ጽኑ ህሙማን ጉዳይ ያሳሰባቸው አንድ ኢትዮጵያዊ ችግራቸውን በተወሰነ ደረጃም ቢሆን የሚያቃልል አንድ የፈጠራ ሥራ ይዘው ብቅ ብለዋል። ይህ የፈጠራ ሥራ በሽታውን ለመከላከልና ለመቆጣጠር ከሚያስችሉና በኢትዮጵያ ባሳለፍነው 2012 ዓ.ም በአዕምሯዊ ንብረት ጽህፈት ቤት ከተመዘገቡ ስምንት የፈጠራ ሥራዎች መካከል አንዱ መሆኑን የተቋሙ የፓተንት መርማሪ አቶ ጌታቸው ጣፋ ለቢቢሲ ገልፀዋል። ያለንክኪ ገላን የሚያጥበው ሁለገቡ አልጋ አልጋው ሁለገብ ነው። ሁለገብ ስንል ለተለያየ አገልግሎት ይውላል ማለታችን ነው። ሲያስፈልግ እንደ ፍራሽ አልጋ ላይ ማስቀመጥ ይቻላል። እንደ ቃሬዛ፣ እንደ ብርድ ልብስ፣ እንደ የአስክሬን ሳጥንም መጠቀም ይቻላል። ብርድ ከሆነ ማሞቂያ፤ ሙቀት ከሆነ ደግሞ ማቀዝቀዣ ተገጥሞለታል። እዚያው ውስጥ ሆኖ ያለማንም ረዳት ገላን መታጠብ ያስችላል። የፈጠራ ሥራ ባለቤቱ ብርሃኔ የኋላእሸት ይባላሉ። በሙያቸው የኤሌክትሪክ ባለሙያ ናቸው። በላውንደሪ እጥበት ንግድ ላይም ተሰማርተው ይገኛሉ። ከሙያቸው ጋር የተያያዙ የተለያዩ የፈጠራ ሥራዎችን የመስራት ልምድ አላቸው። አቶ ብርሃኔ ለቢቢሲ እንደተናገሩት ይህንን የፈጠራ ሥራ የሰሩት ኮቪድ-19 ኢትዮጵያ ውስጥ መገኘቱ በተረጋገጠ በሁለተኛው ሳምንት ነበር። ለዚህ ፈጠራቸው መነሻ ነበራቸው። አንድ ጊዜ የኤሌክትሪክ ጥገና ባለሙያ በመሆናቸው የቴክኒክ ሥራ ለመስራት አዲስ አበባ ውስጥ ወደሚገኘው ኮቪድ-19 ሕሙማን ማዕከል ኤካ ኮተቤ ሆስፒታል ያመራሉ። እዚያም ጽኑ ህሙማንን የማየት አጋጣሚው ነበራቸው። ጽኑ ህሙማኑ በበሽታው ምክንያት ስለሚዳከሙና አጋዥ የመተንፈሻ መሳሪያ ስለሚገጠምላቸው መንቀሳቀስ አይችሉም። በሽታው ደግሞ ንክኪን ስለማይፈቅድ እንደልባቸው ቶሎ ቶሎ ሰውነታቸውን እንዲታጠቡ የሚረዳቸው የቅርብ ሰው የላቸውም። ይህን ጊዜ ነበር የፈጠራ ሥራው ሃሳብ ብልጭ ያለላቸው። ከዚያም ህሙማኑ እዚያው በተኙበት ሆነው በ'ስቲም' [እንፋሎት] እና ለብ ባለ ውሃ ገላቸውን የሚያጥባቸው አልጋ ሰሩ። አልጋው የተሰራው ቆዳ ከሚመስል ፕላስቲክ ሲሆን ልክ እንደ 'ስሊፒንግ ባግ' [በዚፕ የሚዘጋ የመተኛ ሻንጣ] ዓይነት ነው። ይህን ፈጠራ አልጋ ላይ በማስቀመጥም እንደ ፍራሽና ብርድልብስ ጠቅም ላይ ሊውል ይችላል። ጋላ መታተብ የሚፈልግ ህመምተኛ በዚፕ ወደ ሚዘጋው መታጠቢያው ውስጥ ይገባል። ሻንጣው የንፁህ ውሃ ማስገቢያና የቆሻሻ ውሃ ማስወገጃ ቱቦ ተገጥሞለታል። እዚያው ውስጥ ሆነው ገላቸውን በውሃ ግፊት ይታጠባሉ። ከታጠቡ በኋላም ቆሻሻ ውሃውን በተገጠመለት የማስወገጃ ቱቦ በመልቀቅ በተገጠመለት ፋን [በማድረቂያ] ሳይንቀሳቀሱ ሰውነታቸውን ማደራረቅ ይችላል። በአልጋው ላይ የተገጠመው የእንፋሎት [ስቲም] ማሽን ብርድ ብርድ ሲላቸው ያሞቃቸዋል። ሰውነታቸው እንዲፍታታም እንደ ውሃ ገንዳ ሊጠቀሙበት ይችላሉ። ሙቀት ሲሰማቸው ቀዝቃዛ አየር፤ ሲበርዳቸው ሙቀት መጨመርና ያለውን የአየር ሁኔታ ማስተካከልም ያስችላል። "አልጋው እንደ ማንኛውም አልጋ ምቹ ነው" የሚሉት አቶ ብርሃኔ፤ የተገጠመለት የአየር ሁኔታ ማስተካከያው ምን አልባት ንዝርት ሊያመጣ ይችላል የሚል አስተያየት እንደተሰጣቸውና ያን አሻሽለው ለመስራት እየሞከሩ መሆኑን ገልፀዋል። ጽኑ ህሙማኑ ሕይወታቸው ካለፈም የሻንጣውን ዚፕ በመዝጋት አስከሬናቸው በሙቀት እንዲደርቅ በማድረግ፤ ቱቦዎቹን በማላቀቅ ያለምንም ንክኪ ወደ ቀብር ለመሸኘትም ያስችላል። "አልጋም፣ የሬሳ ሳጥንም፣ ብርድ ልብስም ነው" ይላሉ አቶ ብርሃኔ፤ በተላላፊው የኮሮናቫይረስ ምክንያት በጽኑ የታመሙ ሰዎችን ለመንከባከብ የሚረዳውን የፈጠራ ሥራቸውን ሲገልጹት። የዚህ ፈጠራ ሥራ አገልግሎቱ ግን ይህ ብቻ አይደለም። ከገጠር አካባቢ የሚመጡ ህሙማንን እንደ ቃሬዛ በመጠቀም የበሽታውን ስጋት በሚያስወግድ ሁኔታ ያለ ንክኪ ወደ ህክምና ተቋማት ለመድረስም ጥቅም ላይ መዋል ይችላል። በአንቡላንሶች ውስጥም ህሙማኑን በምቾት ለማውረድና ለማንቀሳቀስ በሚያስችል መልኩ የተሰራ ሲሆን፤ እንዲሁም በገጠር አካባቢ በሜዳ ላይ፣ በትምህርት ቤትም ሆነ በስፖርት ሜዳ በቀላሉ የሚጎተት ሆኖ ተዘጋጅቷል። "በአንድ ቀን ከ500 እስከ 600 አልጋዎች ሊመረት ይችላል" የሚሉት አቶ ብርሃኔ፤ ነገር ግን በዚህ ዘመን አስፈላጊ ነው የተባለውን ፈጠራቸውን ወደ ምርት እንዲያስገቡ አስተያየት ቢሰጣቸውም፤ ድጋፍ በማድረግ አብሯቸው የሚሰራ አካል እንዳላገኙ ተናግረዋል። የፈጠራውን ሃሳብ ወደ ተግባር በመለወጥ ባለፉበት ሂደት ውስጥ እስካሁን ድረስ ለሙከራ ሥራቸው ወደ 200 ሺህ ብር ገዳማ እንዳወጡም ገልፀዋል። አቶ ብርሃኔ ከዚህ በተጨማሪም በተለያዩ የኢትዮጵያ ክፍሎች ጉዳት እያደረሰ ያለውን የአንበጣ ለመከላከል ያስችላል ያሉትን ፈጠራቸውን ባለፈው ዓመት አበርክተው እንደነበር ያስታውሳሉ። ለዚህም በባትሪና በፀሐይ ኃይል ቻርጅ ተደርጎ አንበጣን የሚገድል በእጅ የሚያዝና መኪና ላይ የሚገጠም መሳሪያ ቢሰሩም ፈጠራቸውን ሥራ ላይ ለማዋል ቀርቶ ለማት ፈቃደኛ የሆነ ጉዳዩ የሚመለከተው አካል ማግኘት እንዳልቻሉ ለቢቢሲ ተናግረዋል። በዚህም ሳቢያ "የፈጠራ ሥራን የሚደግፍና የሚያበረታታ አሰራር የለም" ሲሉም ቅሬታቸውን አቅርበዋል። ነገር ግን በዚህ ተስፋ ያልቆረጡት አቶ ብርሃኔ የፈጠራ ሥራቸው ወደ ምርት ከገባ ለአገር ውስጥና ለውጭ ገበያ የማቅረብ እቅድም አላቸው።
يسبب فيروس كورونا، في حالات الإصابة الشديدة، الالتهاب الرئوي نحاول هنا أن نجيب عن عدد من أبرز ما وصلنا من أسئلة واستفسارات بشأن هذا الوباء وتأثيراته وأعراضه وطبيعة الفيروس المسبب له فضلا عن سبل الوقاية منه. الأسئلة والأجوبة ما الموضوع الذي تسأل عنه؟ كل ما تريد معرفته عن فيروس كورونا أسئلتكم ما هي فيروسات كورونا؟ سؤال من كيتلين من ليدز سؤال أكثر ترددا فيروس كورونا هو مرض معدٍ اكتشف في الصين في ديسمبر-كانون الأول 2019، ويتسبب به فيروس من فصيلة كورونا يدعى كوفيد-19. في الواقع هناك المئات من فيروسات كورونا، ينتقل معظمها بين الحيوانات وبضمنها؛ الخنازير والجمال الخفافيش والقطط، بيد أن عددا قليلا منها يصيب بعدواه البشر، من أمثال كوفيد-19. يتسبب بعض فيروسات كورونا بأعراض مرضية معتدلة، مثل نزلة البرد العادية. لكن كوفيد-19 من بين تلك الفيروسات التي يمكن أن تؤدي إلى أعراض مرضية أشد مثل الالتهاب الرئوي (ذات الرئة). معظم الأشخاص المصابين ستظهر عليهم مجرد أعراض مرضية معتدلة، قد تكون: حمى وحكة في الأطراف وسعال، ثم يتشافون من دون الحاجة إلى علاج خاص. بيد أن كبار السن وأولئك الذين يعانون من مشكلات صحية؛ كأمراض القلب والسكري والسرطان عرضة لخطر كبير لأن يصبحوا بأوضاع صحية حرجة. بعد أن تصاب بفيروس كورونا هل ستكتسب مناعة ضد الإصابة به من جديد؟ من دينيس ميتشيل من بستر سؤال أكثر ترددا عندما يتشافى الناس من الإصابة، ستمتلك أجسامهم نوعا من الذاكرة عن كيفية مقاومة الفيروس إذا تعرضوا له ثانية. بيد أن هذه المناعة لا تدوم لفترة طويلة أو تكون فعالة بشكل تام، ويمكن أن تقل بمرور الزمن. ويعتقد أنك ستكتسب مناعة بعد تشافيك من الإصابة بفيروس كورونا، لكن لا يعرف حتى الآن كم ستستمر هذه المناعة بعد إصابتك لأول مرة. ماطول فترة حضانة فيروس كورونا؟ سؤال من جيليان غيبس يقول العلماء إن حضانة الفيروس تستمر بمعدل خمسة أيام حتى تبدأ الأعراض بالظهور، بيد أن بعض الناس قد تظهر عليهم الأعراض قبل ذلك أو بعد ذلك بكثير. تشير منظمة الصحة العالمية إلى أن فترة الحضانة قد تستمر 14 يوما، بيد أن بعض الباحثين يقولون إنها قد تستمر حتى 24 يوما. إن معرفة وفهم فترة حضانة الفيروس أمر بالغ الأهمية، يعطي للأطباء والسلطات الصحية فرصة اعتماد أكثر الطرق فعالية في احتواء تفشي الفيروس والسيطرة عليه. هل الإصابة بعدوى فيروس كورونا أشد من الإنفلونزا؟ سؤال من ميري فيتزباتريك من سيدني كلا الفيروسين شديدا العدوى يعتقد أن المصاب بفيروس كورونا ينقل العدوى إلى شخصين آخرين أو ثلاثة أشخاص، كمعدل، أما المصاب بالإنفلونزا فينقل الإصابة ألى شخص واحد أخر فقط. ثمة خطوات بسيطة يمكنك اتخاذها لوقف تفشي فيروسات الإنفلونزا أو كورونا. كم ستظل مريضا بعد تعرضك للعدوى؟ سؤال من نيتا من ميدستون لدى أربعة من كل خمسة مصابين، ستكون أعراض مرض كوفيد-19 معتدلة، وتشبه قليلا أعراص الإنفلونزا وتشمل الأعراض: حمى وسعال جاف. وقد تشعر باعتلال الصحة لأيام قليلة، لكن يجب أن تعود إلى وضعك الطبيعي خلال أسبوع أو نحو ذلك، من بدء ظهور الأعراض عليك. إذا تمكن الفيروس من الاستقرار في أنسجة الرئتين قد يتسبب في صعوبة التنفس والالتهاب الرئوي. ونحو واحد من كل سبعة مصابين قد يحتاج إلى المعالجة في المستشفى. أوضاعي الصحية أسئلتكم ما مدى خطورة فيروس كورونا على الأشخاص المصابين بالربو؟ سؤال من ليزلي-آن من فولكيرك تنصح السلطات الطبية البريطانية بمواصلة استعمال أجهزة الاستنشاق التي تمنع نوبات الربو (يكون لونها بني عادة) وحسب وصفة الطبيب. وسيساعد هذا في منع مخاطر زيادة نوبة الربو جراء أي فيروس تنفسي، بما في ذلك فيروس كورونا. واصل استعمال جهاز الاستنشاق الأزرق الذي يساعدك على التنفس في حياتك اليومية، إذا ما شعرت ببدء أعراض نوبة الربو. وإذا تصاعدت نوبة الربو لديك فثمة خطر من أنك قد تكون مصابا بفيروس كورونا. هل أن الآخرين من ذوي الاحتياجات الخاصة الأصحاء أكثر عرضة للإصابة بفيروس كورونا؟ سؤال من أبيغيل أيريلاند من ستوكبورت قد يكون فيروس كورونا شديد الوطأة على المسنين وأولئك الذين لديهم مشكلات صحية سابقة، كأمراض القلب والرئة أو السكري ليس ثمة دليل على أن ذوي الاحتياجات الخاصة الذين يتمتعون بصحة جيدة وليست لديهم، على سبيل المثال، مشكلات تنفسية، هم أكثر عرضة لخطر فيروس كورونا. هل أن الاشخاص الذين كانت لديهم إصابة بذات الرئة سيواجهون أعراضا معتدلة من فيروس كورونا. سؤال من مارجي من مونتريال في كندا قد يؤدي كوفيد-19، في عدد قليل من الحالات، إلى الالتهاب الرئوي (ذات الرئة)، بشكل خاص لدى الأشخاص الذين لديهم مشكلات صحية سابقة في الرئة. ولكن لأن هذا الفيروس جديد، لا يمتلك أي شخص مناعة ضده، سواء كان قد أصيب بذات الرئة أو أي عترة أخرى من فيروسات كورونا، مثل سارس. حماية نفسي والآخرين أسئلتكم لماذا تلجأ الحكومات إلى مثل هذه الإجراءات المشددة لمكافحة فيروس كورونا في وقت يبدو فيه مرض الإنفلونزا يتسبب بوفيات أكثر منه؟ سؤال من لورين سميث من هارلو إن إجراءات عزل المدن والطلب من الناس بملازمة منازلهم قد تبدو بالغة الشدة، لكن لا بديل عنها سوى السماح للفيروس بالتفشي من دون قيود. ليس هناك لقاح حتى الآن للفيروس الجديد، في حين يتوفر مثل هذا اللقاح للفيروس المسبب للإنفلونزا، مما يجعل المسنين ومن يعانون من مشكلات صحية سابقة أكثر عرضة لخطر تأثيره. هل يجب علي ارتداء كمامة لحماية نفسي والآخرين من الفيروس؟ سؤال من آن هاردمان من رادكليف في مانشستر تراجع الحكومات حول العالم باستمرار نصيحة ارتداء الكمامات، بيد أن منظمة الصحة العالمية حاليا توصي الناس بارتدائها، إذا ظهرت عليهم أعراض فيروس كورونا، (حمى مستمرة وسعال وعطس) أو إذا كانوا يُعنون بشخص ما مصاب بفيروس كوفيد-19 أو يشك بإصابته. قد تساعد الكمامات في حمايتك والآخرين من الإصابة، ولكن فقط عند استخدامها بشكل صحيح برفقة الإجراءات الصحية الأخرى، أمثال غسل اليدين بشكل جيد وتقليل الوقت الذي تثضيه خارج المنزل. وتختلف المخاوف بشأن التوصيات بارتداء الكمامات بين الدول. فبعض البلدان يريد التأكد من أنه لن يواجه أزمة نفاد التجهيزات للعاملين في القطاع الصحي، بينما يرى آخرون أن ارتداء الكمامات يمنح الناس احساسا زائفا بالأمان، إذ من المرجح أنك ستلمس وجهك أكثرعندما تكون مرتديا كمامة. تأكد من متابعتك لآخر التعليمات الإلزامية في منطقتك، ففي بعض الأماكن - أمثال بعض مناطق الأرجنتين والصين وإيطاليا والمغرب يكون ارتداء الكمامة إلزاميا عند الخروج إلى الشارع. ماذا سأفعل إذا كنت أعيش مع شخص في حالة عزل ذاتي؟ سؤال من غراهام رايت من لندن إذا كنت تعيش مع شخص ما في حالة عزل ذاتي، يجب أن تجعل اتصالك به في الحد الأدنى، وأن لا تعيش معه في الغرفة نفسها إذا كان ذلك ممكنا. يجب أن يبقى الشخص المعزول ذاتيا في غرفة جيدة التهوية ذات نافذة يمكن فتحها. ويجب أن يكون بعيدا عن الأشخاص الآخرين في المنزل. أنا وعائلتي أسئلتكم أنا في الشهر الخامس من الحمل وأريد أن أفهم مدى خطر الفيروس على طفلي إذا أصبت به. سؤال من إحدى قارئات موقع بي بي سي يجري العلماء بحثا لفهم تاثير كوفيد-19 على المرأة الحامل، بيد أن نتائجه ما زالت محدودة التناول. من المعروف أن المرأة الحامل إذا ما أصيبت سينتقل الفيروس إلى الجنين أو إلى الطفل أثناء الحمل أو الولادة، ولكن حتى الآن لم يُعثرعلى الفيروس في السائل المحيط بالجنين أو في الحليب المأخوذ من صدر الأم. وبالنسبة للحوامل، ليس ثمة دليل حاليا على أنهن عرضة لخطر كبير في أن يتعرضن لإصابة أشد من الناس الآخرين، بيد أنه يمكن أن تعاني النساء الحوامل بشكل أشد من بعض الإصابات التي تطال الجهاز التنفسي، نتيجة التغيرات في أجسامهن وأنظمتهن المناعية خلال فترة الحمل. أنا أرضع طفلي الذي بعمر خمسة أشهر، ما الذي عليّ فعله إذا أصبت بالفيروس؟ سؤال من ميف مغالودرك تنقل الأمهات الحماية من الإصابة إلى أطفالهن عبر الحليب الذي يرضعونه من صدورهن. وإذا كان جسدك ينتج أجساما مضادة لمواجهة الإصابة، ستمرر هذه الأجسام إلى الطفل عبر الرضاعة. وعلى الأمهات المُرضعات اتباع النصائح الموجهة للجميع لتقليل مخاطر الإصابة، كتغطية الفم عند العطس والسعال، ورمي المناديل المستعملة مباشرة في القمامة، وغسل اليدين باستمرار ومحاولة تجنب لمس العينين والأنف أو الفم بيدين غير مغسولتين. ما مخاطر الفيروس على الأطفال؟ سؤال من لويز من لندن بشكل عام، يبدو أن الأطفال لا يتأثرون بفيروس كورونا، بناء على بيانات جُمعت من الصين وبلدان أخرى تعرضت لتفشي الفيروس. قد يرجع ذلك إلى أنهم قادرون على التخلص من الإصابة أو قد لا تظهر عليهم أعراضها، أو إنهم يصابون فقط بإصابات معتدلة مشابه لنزلة البرد. بيد أنه قد يكون على الأطفال الذين يعانون من مشكلات في الرئة، مثل الربو، أن يكونوا أكثر حذرا وعناية بأنفسهم.
https://www.bbc.com/amharic/news-42389948
https://www.bbc.com/arabic/world-42403716
ሁለቱ ተወዳዳሪዎች ንኮሳዛና ድላሚኒ ዙማና ሲሪል ራማፎዛ እነሱም ምክትል ፕሬዚዳንት ሲሪል ራማፎዛና የቀድሞው ካቢኔ ሚኒስትር ንኮሳዛና ድላሚኒ ዙማ ማለትም የፕሬዝዳንት ዙማ የቀድሞው ባለቤት ናቸው። ለሌሎች አምስት የፓረቲ የሥልጣን ቦታዎች የተሰየሙ ተወዳዳሪዎችም አሉ። በምርጫው ዙሪያ የነበሯቸውን ቅሬታዎች ስሜታዊ በሆነ መንገድ ጩኸት በተሞላበት መልኩ ያንፀባረቁ ልዑካን ነበሩ። ለመሪነት ቦታው የሚደረገው ፉክክር የተጋጋለ ፖለቲካዊ ፍትጊያን በማስከተሉ በመጪው ዓመት ከሚከናወነው ምርጫ በፊት ፓረቲው ለሁለት እንዳይከፈል የሚል ፍራቻን አሳድሯል። ፕሬዝዳንት ዙማም ቢሆኑ ፓረቲው አደጋ ላይ እንደሆነ ''መስቀለኛ መንገድ ነው'' በማለት አስጠንቅቀዋል። በኔልሰን ማንዴላ ሥር ሃገሪቷ ዲሞክራሲን ስትቀበል ጀምሮ ኤኤንሲ ሥልጣን ላይ ቆይቷል። በጆሃንዝበርግ በተካሄደው የአራት ቀናት የፓርቲው የምርጫ ኮንፈረንስ ላይ ከ5ሺህ በላይ ልዑካን ተሳታፊ ሆነዋል። ለቢቢሲ ጋዜጠኛዋ ሌቦ ዲስኮ በዚህ ኮንፈረንስ ላይ የተገኙ እንደነገሯት ውጤቱ ይፋ ሲደረግ በማሸነፍና በመሸነፍ መካከል የሚኖረው ልዩነት ትንሽ እንደሚሆን ነው። የአመራሩ ምርጫ በምስጢር ዝግ በሆነ መልኩ ስለተካሄደ ሕጋዊ ጥያቄዎች ሊያስከትል እንደሚችል ይታሰባል። ውጤቱ እሁድ ዕለት ይታወቃል ተብሎ ቀድሞ ተነግሮ ነበር። ልዑካኑ የተጣሉበት የምርጫው ሂደት ክፍፍል ይንጸባረቅበት ነበር የምርጫው ሂደት ተገቢ ውክልና የሌላቸው ልዑካን እውቅና ሲያገኙ እውነተኛ ልዑካን ደግሞ ተከልክለው የሚለው ውዝግብ መፍትሄ እስኪያገኝ ድረስ ዘግይቶ ነበር። እ.አ.አ ከ2009 ዓ.ም ጀምሮ በሥልጣን ላይ የነበሩት ፕሬዚዳንት ዙማ ብሔራዊ ምርጫ እስከሚካሄድበት እ.አ.አ እስከ 2019 ድረስም በሥልጣን ላይ እንደሚሆኑ ይጠበቃል። ደቡብ አፍሪካ ለፕሬዝዳንት ሥልጣን ሁለት የአምስት ዓመት ገደብ አስቀምጣለች። የ75 ዓመቱ ፕሬዚዳንት ዙማ በኤኤንሲ ፓርቲ ዙሪያ ባሉት በርካታ ውዝግቦች ዋና ርዕስ ናቸው። ከዚህ ቀደም በሥልጣን እያሉ በፓርላማ መተማመኛ ድምጽ ተሰጥቶባቸው ሥልጣን ነበር። በአሁን ሰዓት ደግሞ እሳቸው የሚያስተባብሏቸው በርካታ ብዙ የሙስና ክስ ይቀርብባቸዋል። ፕሬዝዳንቱ የቀድሞ ባለቤታቸው ለሆኑት ድላሚኒ ዙማ ድጋፋቸውን ሰጥተዋል። የ68 ዓመቷ ድላሚኒ ዙማ የረጅም ዘመን ፖለቲከኛ ሲሆኑ በሃገሪቱ ያሉ በነጮች የተያዙ ንግዶችን ሲቃወሙ ቆይተዋል። አራት ልጆችን ቢወልዱም ከተፋቱ 20 ዓመት ገደማ ሊሆናቸው ነው። የኤኤንሲ የሴቶች ክንፍ ቀድሞ መሪ የነበሩት ድላሚኒ ዙማ ለደቡብ አፍሪካ መንግሥት የውጪ ጉዳይ፣ የቤትና የጤና ሚኒስትር ሆነው አገልግለዋል። የድላሚኒ ዙማ ኢኮኖሚያዊ አጀንዳ ከዋና ተቃዋሚያቸው ባለሃብቱ የቀድሞ የሠራተኞች መሪ ከነበሩት የአሁኑ ምክትል ፕሬዚዳንት ሲሪል ራማፎዛ የተለየ ነው። የ65 ዓመቱ ራማፎዛ በሙስና ላይ ያላቸውን ጥብቅ አቋም ያሳወቁ ሲሆን የንግድ ማህበረሰቡም ድጋፍ አላቸው። የምርጫው ውጤት ሌላ ቢሆንም ፕሬዚዳንት ጄኮብ ዙማ እ.አ.አ 2019 ድረስ በሥልጣን ይቀጥላሉ ባላፈው ቅዳሜ እንደ ፓርቲ መሪ የመጨረሻ የሆነውን የኮንፈረንሱ መክፈቻ ንግግራቸው ላይ ፕሬዚዳንት ዙማ የተፈጠረውን የአመራር ሽኩቻ አስመልክቶ 'አሳፋሪ ጭቅጭቅ' በማለት ቁጣቸውን ገልፀዋል። ባለፈው ዓመት በተደረጉት የአካባቢ ምርጫ ላይ ኤኤንሲ ባስመዘገበው ውጤት ዙሪያ ''ይህ ውጤት ኤኤንሲን በተመለከተ ሕዝባችን ደስተኛ እንዳልሆነ የሚያሳይ ነው'' በማለት ፕሬዚዳንቱ ተናግረው ነበር። በዚህ ንግግር ላይ 'ሌብነትና ሙስና' በመንግሥትም ዘርፎች እንዳለ ሁሉ በግሉም ዘርፍ እንዳለ በእርግጠኝነት ሲገልፁ፤ በተጨማሪም ''ጥቁር ሆኖ ስኬታማ የሆነ ሰው በሙስና እንደሆነ ይታሰባል'' በማለት ተናግረዋል። የሃገሪቱን ሚዲያ 'ኢፍትሐዊና የሚያዳላ' ነው በማለት ቁጣቸውንም ገልጸዋል። የሃገሪቱን የፍትሕ ሥርዓትም ዒላማ በማድረግ በፓርቲው ውስጣዊ ጉዳዮች ጣልቃ መግባት እንደሌለበት አሳስበዋል። በዲሞክራሲያዊ ሥርዓት በነጮች ትመራ የነበረቸው ሃገር በምርጫ ከተረከበበት ጊዜ አንስቶ ፓርቲው በሚገርም ሁኔታ ሁሉንም ምርጫ እያሸነፈ መጥቷል። ባለፈው ዓመት በተደረገው ምርጫ ግን ኤኤንሲ ወደ ሥልጣን ከመጣ በኋላ አስመዝግቦ የማያውቀውን ዝቅተኛ የተባለውን የ54% ውጤት አግኝቷል። የቢቢሲው አንድሩው ሐርዲንግ እንዳለው ጥያቄው ኤኤንሲ በከፋ ውድቀት ውስጥ ከሆነ ይህ የደቡብ አፍሪካን መረጋጋትና የወደፊት ዕጣ ፈንታን ጥያቄ ውስጥ ያስገባል ብሏል።
يتمتع سيريل رامافوسا بمركز قوي قد يساعده في الفوز في انتخابات الرئاسة عام 2019 وأظهرت نتائج التصويت فوز رامافوسا على نكوسازانا دالميني-زوما، وزيرة سابقة للبلاد والزوجة السابقة لزوما. ويتمتع رامافوسا بمركز قوي قد يساعده في الفوز في انتخابات الرئاسة عام 2019. وتسببت المعركة الشرسة بشأن تولي زعامة الحزب في حدوث خلافات سياسية، كما أثارت مخاوف بشأن احتمال انقسام الحزب قبل الانتخابات. وأعلن متحدث باسم الحزب فوز رامافوسا بمجموع 2440 صوتا مقابل حصول دالميني-زوما على 2261 صوتا. انتقدت دالميني-زوما قطاع الأعمال الذي يملكه البيض، وتعهدت بالتصدي لما وصفته بعدم المساواة العنصرية وكانت تقارير إعلامية سابقة قد أشارت إلى أن إعلان نتائج الانتخابات تأجل بعد أن طالب معسكر دالميني-زوما بإعادة فرز الأصوات. وكانت عملية التصويت قد بدأت يوم الأحد. وانتقد رامافوسا، البالغ من العمر 65 عاما، الفساد في الدولة وأبدى دعمه لقطاع رجال الأعمال. في حين انتقدت دالميني-زوما، 68 عاما، قطاع الأعمال الذي يملكه البيض، وتعهدت بالتصدي لما وصفته بعدم المساواة العنصرية المستمرة.
https://www.bbc.com/amharic/44299018
https://www.bbc.com/arabic/science-and-tech-44294211
የሀገሪቱ ኮሙኑኬሽን ሚኒስትር፣ ሳም ባዚል እንዳሉት ወሲብ ተንቀሳቃሽ ምስሎችንና ሀሰተኘኛ መረጃዎችን የሚያሰራጩ ይለያሉ። አክለውም ከፌስ ቡክ ጋር የሚስተካከል ማህበራዊ ድርአምባ ሊከፍቱ እንደሚችሉም ተናግረዋል። በፓፓዋ ኒው ጊኒ ከአጠቃላይ ሕዝቡ 10 እጅ የሚሆነው ብቻ የኢንተርኔት ተጠቃሚ ቢሆንም ሐገሪቱ ግን በድረገፅ የሚሰራጩ መረጃዎች ላይ የሚወጡ ህጎችን በማውጣት ቀዳሚ ነች። መንግስት በአንድ ወር የእቀባ ጊዜ ውስጥ ፌስ ቡክ እንዴት ጥቅም ላይ እየዋለ እንደሆነ የሚመረምር ሲሆን የ2016ቱን የሀገሪቱ የሳይበር ወንጀል ሕግ የተላለፉት ላይ ክስ ይመሰርታል። የኮሙኑኬሽን ሚኒስትሩ ባዚል በሀገር ውስጥ ለሚንቀሳቀስ አንድ መገናኛ ብዙሃን እንዳሉት "ጊዜውን ከሐሰተኛ አካውንቶች ጀርባ ማን እንዳለ መረጃ ለመሰብሰብ እንጠቀምበታለን፤ ወሲብ ነክ ምስሎችን የሚለጥፉ እና ሐሰተኛ መረጃዎችን የሚያሰራጩ ተጠቃሚዎችን እንለይበታለን"" በአለም አቀፍ ደረጃ ለሚንቀሳቀሱ የቴክኖሎጂ ኩባንያዎች "ሐሰተኛ ዜናዎች" ዋነኛ እንቅፋት ሆነውባቸዋል፤ ተጠቃሚዎቻችን መረጃው ስህተት ሲሆን አላስጠነቀቁም በሚልም ይተቻሉ። "ለሀገራችን ዜጎች በእውነተኛ ማንነታቸው የሚጠቀሙበት አዲስ ማህበራዊ ድር አምባ እንከፍታን" ብለዋል ባዚል። "አስፈላጊ ከሆነ በሀገር ውስጥ ያሉ የቴክኖሎጂ ባለሙያዎችን ሰብስበን ለህዝባችን የበለጠ ተስማሚ የሆነ በሀገረ ውስጥ ሆነ በውጭ የሚሰራ እንዲፈጥሩ እናደርጋለን"ብለዋል። ፌስ ቡክ ከካምብሪጅ አናሊቲካ ጋር በተያያዘ ምርመራ የተደረገበት ሲሆን ሐሰተኛ ዜናዎችን እንዳይሰራጩ ለመከላከል ያደረገው ጥረት የለም በሚል ትችት እንደቀረበበት ይታወሳል።
المدير التنفيذي لفيسبوك مارك زوكيبربرغ أثناء شهادته أمام الكونغرس الأمريكي وقال وزير الاتصالات، سام باسيل، إن الجهات المختصة سوف ترصد المستخدمين الذين ينشرون محتويات إباحية ومعلومات كاذبة. كما أشار إلى أن البلاد قد تنشئ موقعا منافسا للتواصل الاجتماعي. وتواجه فيسبوك رقابة صارمة في أعقاب فضيحة شركة "كامبريدج أناليتيكا"، المتهمة بحصولها على بيانات نحو 87 مليون شخص من مستخدمي موقع فيسبوك واستخدمتها في حملات انتخابية، فضلا عن انتقادات أخرى بشأن طريقة فيسبوك في التصدي للأخبار الكاذبة. وعلى الرغم من أن نحو 10 في المئة من المواطنين في بابوا غينيا الجديدة يستخدمون الإنترنت، إلا أن البلاد كان لها سبق طرح قواعد خاصة لاستخدام خدمات الإنترنت. وتهدف الحكومة إلى استخدام الحظر لمدة شهر بغية تحليل كيفية استخدام فيسبوك، ومقاضاة من ينتهكون قانون الجريمة الإلكترونية الذي وضعته البلاد عام 2016. وقال باسيل لصحيفة "بوست كورير" المحلية: "سيتيح الوقت إمكانية جمع معلومات ترصد المستخدمين الذي يتخفون وراء حسابات شخصية مزيفة، والمستخدمين الذي ينشرون صورا إباحية، والمستخدمين الذي ينشرون معلومات كاذبة ومضللة". وأصبح تزايد ما يعرف بـ "الأخبار الكاذبة" مشكلة كبيرة تواجه شركات التكنولوجيا في شتى أرجاء العالم، فضلا عن انتقاد هذه الشركات بسبب عدم تحذير المستخدمين من المعلومات التي تعد غير صحيحة ومضللة. وقال باسيل: "يمكننا أيضا بحث إمكانية إنشاء شبكة جديدة للتواصل الاجتماعي لمواطني بوبوا غينيا الجديدة، لاستخدامها وبنفس صفحاتهم الشخصية الأصلية أيضا". وأضاف: "وإذا دعت الحاجة، فسوف نجتمع مع مطوري التطبيقات المحليين لإنشاء موقع يساعد أكثر مواطني بوبوا غينيا الجديدة على التواصل داخل البلاد وخارجها".
https://www.bbc.com/amharic/news-50640646
https://www.bbc.com/arabic/sports/2013/01/130107_messi_4th_time_best_player
የ32 ዓመቱ ሜሲ ባሎንዶርን ሲያሸንፍ እ.አ.አ. ከ 2015 በኋላ የመጀመሪያው ሲሆን ለክለቡና ለአገሩ 54 ግቦችን በማስቆጠር ባለፈው ዓመት ደግሞ ከባርሴሎና ጋር የላሊጋው አሸናፊ መሆን ችሏል። • ማንችስተር ዐይኑን የጣለባቸው የአቶ ምሥጢረ ኃይለሥላሴ ልጆች • ተሰናባቹ ኡናይ ኤምሪን ሊተኳቸው የሚችሉ 7 አሰልጣኞች የሊቨርፑሉ ተከላካይ ቨርጂል ቫን ዳይክ ደግሞ በዚህ ዓመት ሁለተኛውን ቦታ መያዝ ችሏል። አምስት ጊዜ ባሎንዶርን ማሸነፍ የቻለው የጁቬንቱስና የፖርቹጋር አጥቂው ክርስቲያኖ ሮናልዶ ሦስተኛ መሆኑ ታውቋል። በሴቶች ደግሞ ከአሜሪካ ጋር የዓል ዋንጫን ማሸነፍ የቻለችው ሜገን ራፊኖ የባሎንዶር አሸናፊ ስትሆን እንግሊዛዊቷ ሉሲ ብሮንዝ ሁለተኛ ሆናለች። የሊቨርፑሉ ግብ ጠባቂ ብራዚላዊው አሊሴን ቤከር ምርጥ በረኛ ሲባል ጀርመናዊው የባርሴሎና ግብ ጠባቂ ማርክ ቴር ስቴገን እና ብራዚላዊው የማንቸስተር ሲቲ በረኛ ኤደርሰን ሁለተኛና ሦስተኛውን ቦታ ይዘዋል። የጁቬንቱሱ የመሀል ተከላካይ ደ ሊክት ከ21 ዓመት በታች ምርጥ ተጫዋች ተብሎ በቀድሞ ባሎንዶር አሸናፊዎች ተመርጧል። ሜሲ ዘንድሮ የባሎንዶር አሸናፊ ሲሆን ውድድሩን ለ11ኛ ተከታታይ ጊዜ ከስፔን ላሊጋ የመጡ ተጫዋቾች እንዲያሸንፉ አድርጓል። • ከመጠጥ ቀጅነት ወደ እንግሊዝ ብሔራዊ ቡድን ሜሲ በሽልማቱ ወቅት ''ምንም እንኳን ባሎንዶርን ያሸነፍኩት ለስድስተኛ ጊዜ ቢሆንም በጣም የተለየ ደስታ ተሰምቶኛል። ባለቤቴ ሁሌም ቢሆን ትልቅ ህልም እንዲኖረን ትነግረኛለች፤ ለዚህም እራሴን በጣም ዕድለኛ አድርጌ ነው የምቆጥረው።'' ሜሲ ለባርሴሎና እስካሁን 700 ጊዜ ተሰልፎ የተጫወተ ሲሆን በስሙም 614 ግቦችን አስቆጥሯል። ከቡድኑም ጋር 10 የላሊጋና አራት ቻምፒየንስ ሊግን ጨምሮ 34 ዋንጫዎችን ማንሳት ችሏል።
تفوق ميسي على البرتغالي رونالدو والأسباني انييستا وجاء الفوز بعد نهاية عام أحرز خلاله النجم الارجنتيني الذي لم يتجاوز الخامسة والعشرين عاما 91 هدفا لناديه وبلاده وهو رقم قياسي. واحتل البرتغالي كريستيانو رونالدو لاعب ريال مدريد المركز الثاني في التصويت على الجائزة التي يمنحها الاتحاد الدولي لكرة القدم (الفيفا) في حين احتل زميل ميسي في برشلونة اندريس انييستا المركز الثالث. وحصل النجم الأرجنتيني على 41.6 في المئة من الأصوات في التصويت النهائي لاختيار الفائز. وكان ميسي فاز بالجائزة في شكلها القديم في 2009 قبل أن يفوز بها في 2010 و2011 بعد دمجها مع الجائزة التي كانت تمنحها مجلة فرانس فوتبول. وكان البرازيلي رونالدو والفرنسي زين الدين زيدان فازا بالجائزة القديمة ثلاث مرات لكن ليس على التوالي في حين فاز بها الفرنسي ميشيل بلاتيني ثلاث مرات متتالية في ثمانينات القرن الماضي. واختير فيسينتي دل بوسكي مدرب منتخب اسبانيا كأفضل مدرب في عام 2012. وجاء فوز دل بوسكي بالجائزة تتويجا لإنجازه مع منتخب اسبانيا الذي احتفظ العام الماضي بلقب كأس أوروبا وأصبح أول منتخب في العالم يحصد ثلاث بطولات كبرى على التوالي. كرة قدم السيدات كان لها أيضا نصيب من التكريم فقد اختيرت آبي وامباتش نجمة المنتخب الأمريكي كأفضل لاعبة عام 2012. أما جائزة بوشكاش لأفضل هدف فذهبت إلى السلوفاكي ميروسلاف ستوك، نجم فريق فناربخشة التركي عن هدفه في الدوري التركي الممتاز في مرمى نادي جينشلر حين قابل كرة عرضية عالية بتسديدة مباشرة من خارج منطقة الجزاء. وتفوق اللاعب السلوفاكي في استفتاء الفيفا على البرازيلي نيمار دا سيلفا، مهاجم سانتوس البرازيلي، والكولومبي راداميل فالكاو جارسيا، نجم أتلتيكو مدريد الإسباني. وذهبت جائزة اللعب النظيف إلى اتحاد أوزبكستان لكرة القدم. وتم توزيع الجوائز في حفل أقامه الاتحاد الدولي مساء الاثنين في مدينة زيوريخ السويسرية. اقرأ أيضا موضوعات ذات صلة
https://www.bbc.com/amharic/news-54921441
https://www.bbc.com/arabic/world-54931773
"በምርጫው ስርአት ውስጥ የተሰረዙ፣ የጠፉ እንዲሁም የተቀየሩ ድምፆች የሉም። በምንም መንገድ ምርጫው ክፍተት አልታየበትም" በማለት የምርጫው ኮሚቴው አስታውቋል። ፕሬዚዳንት ትራምፕ ለሳቸው የተሰጡ 2.7 ሚሊዮን ድምፆች ያለ ምንም ማስረጃ ጠፍተዋል መባሉን ተከትሎ ነው ኮሚቴው ይህንን የተናገረው። ፕሬዚዳንት ትራምፕ በዘንድሮው ምርጫ ላሸነፉት ዲሞክራቱ ጆ ባይደንም ስልጣን ማስረከብ አለባቸው ተብሏል። ጥቅምት 24/2013 ዓ.ም የተደረገውን የአሜሪካ ምርጫ ማን ሊያሸንፍ ይችላል የሚለውን ዋነኞቹ የአሜሪካ ቴሌቪዥን ጣቢያዎች ቀድመው ተንብየው ነበር። ጆ ባይደን በአሪዞና አሸንፈዋል ተብሎ የሚጠበቅ ሲሆን ይህም የኤሌክቶራል ኮሌጅ ድምፃቸውን ወደ 290 ከፍ ያደርገዋል፤ ዶናልድ ትራምፕ በበኩላቸው ያገኙት የኤሌክቶራል ኮሌጅ አጠቃላይ ውጤት 217 ነው። አሪዞና ከጎሮጎሳውያኑ 1996 በኋላ ዲሞክራትን ስትመርጥ ለመጀመሪያ ጊዜም ነው ተብሏል። ውጤቱን በፀጋ አልቀበልም ያሉት ዶናልድ ትራምፕ ቁልፍ በሚባሉ የአሜሪካ ግዛቶች ክስ ጀምረዋል። ተጨባጭ ማስረጃ የሌላቸው ሰፊ ማጭበርበር ተፈፅሟልም እያሉ ነው። ከምርጫው ሳንወጣ ዝም ብላ የነበረችው ቻይና ለተመራጮቹ ጆ ባይደንና ካማላ ሃሪስ እንኳን ደስ ያላችሁ የሚል መልዕክት አስተላልፋለች። "የአሜሪካውያንን ምርጫ እናከብራለን" በማለት የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃለ አቀባይ አስታውቋል። ሩሲያ በበኩሏ ኦፊሴላዊ ውጤትን እንደምትጠብቅ ተናግራለች።
وسائل الإعلام الأمريكية أعلنت فوز بايدن في السباق الرئاسي وقالت لجنة مسؤولة عن الانتخابات: "لا دليل على ضياع أو شطب أي صوت أو تغييره، أو وقوع أي تلاعب في عملية التصويت". وجاء التصريح بعد حديث ترامب، دون دليل، عن "شطب" 2.7 مليون من الأصوات التي منحت له. ولا يزال ترامب محجما عن الاعتراف بفوز منافسه الديمقراطي جو بايدن بالرئاسة. وقد توقعت جميع القنوات التلفزيونية الأمريكية الكبرى نتائج انتخابات 3 نوفمبر/ تشرين الثاني. مواضيع قد تهمك نهاية وتتوقع بي بي سي أن يفوز بايدن بولاية أريزونا ليعمق الفارق بينه وبين ترامب. وهذه المرة الأولى التي تصوت فيها الولاية لمرشح ديمقراطي، منذ 1996. وقد رفع ترامب عددا كبيرا من القضايا في المحاكم يحتج فيها على نتائج التصويت في ولايات رئيسية، مدعيا وقوع مخالفات على نطاق واسع. ما هي أهمية هذا التصريح؟ وصدر البيان عن لجنة مشتركة تضم هيئة الانتخابات ومجلس التنسيق الحكومي، الذي يتشكل من كبار المسؤولين في الأمن الداخلي ولجنة مساعدة الانتخابات، ومراقبين حكوميين. ويعد البيان رفضا مباشرا لادعاءات ترامب الذي لم يقدم أدلة على وقوع تزوير. وقالت اللجنة: "إن انتخابات الثالث من نوفمبر / تشرين الثاني كانت الأكثر تأمينا في تاريخ الولايات المتحدة. ولا يزال القائمون على سير الانتخابات حتى الآن يراجعون العملية برمتها من أجل تحديد النتائج النهائية". وأضافت: "نعرف أن هناك العديد من المزاعم التي لا تستند لدليل وفرص التضليل الإعلامي بشأن العملية الانتخابية، ولكننا نؤكد لكم أننا على ثقة كاملة في تأمين ونزاهة انتخاباتنا". ولم يذكر التصريح ترامب بالاسم. ونشر البيان على موقع وكالة الأمن الإلكتروني، التابعة لوزارة الأمن الداخلي. ويعتقد أن مدير الوكالة، كرستوفر كروبز، أزعج البيت الأبيض بموقع تابع لوكالته اسمه "مراقب الشائعات" يفند التضليل الإعلامي بشأن الانتخابات. ونشر كروبز الخميس تدوينة لخبير في قانون الانتخابات يقول فيها: "الرجاء عدم تمرير تغريدات فيها ادعاءات غير مؤسسة عن أجهزة التصويت، حتى وإن كانت من الرئيس". وقد استقال المدير المساعد للوكالة بريان وير الخميس بطلب من البيت الأبيض، حسب رويترز، التي تتوقع أن يتعرض كروبز بدوره للإقالة. وقبل ساعات من صدور البيان كتب ترامب تدوينة يقول فيها إن برامج التصويت في 28 ولاية شطبت ملايين الأصوات منحت له، ولكنه لم يقدم أي دليل على ادعاءاته، التي يبدو أنها صادرة عن قناة تلفزيونية غامضة تسمى "وان أميريكا نيوز". وترتبط هذه الادعاءات بخطأ في فرز الأصوات بمركز في ولاية ميتشغان أعطى الفوز لبايدن ثم عاد إلى ترامب بعد التصحيح يوم 6 نوفمبر/ تشرين الثاني. واعترف المسؤولون في الولاية بما وقع قائلين إنه خطأ بشري، وليس خللا في برامج التصويت. وفي بيان منفصل قال الرئيس السابق باراك أوباما الديمقراطي إن كبار المسؤولين الجمهوريين يضرون بالديمقراطية عندما يقفون مع ترامب في ادعاءاته بالتزوير. وقال في تصريح لقناة سي بي أس نيوز قبيل نشر مذكراته الجديدة "أرض موعودة": "إنها خطوة أخرى لنزع الشرعية ليس فقط عن إدارة بايدن المقبلة، وإنما عن الديمقراطية عموما، وهذه أمر خطير". هل يدعم الجمهوريون ترامب؟ دعا عدد قليل ولكنه في تزايد من الجمهوريين، إلى التعامل مع الرئيس المنتخب وإطلاعه يوميا على المعلومات الاستخباراتية. وقال عضو مجلس الشيوخ ليندزي غراهام، وهو من أنصار ترامب الكبار، إنه ينبغي أن يشرع بايدن في الحصول على الأسرار الرئاسية مثلما جرت العادة مع الرؤساء المنتخبين. ويوافقه في ذلك أعضاء مجلس الشيوخ تشاك غراسلي وجون كورنين وجون ثوين، وإن كان زعيم الأقلية في مجلس النواب كيفن ماكارثي قال إن بايدن "ليس رئيسا الآن، وعليه أن ينتظر". ويترواح عدد الجمهوريين في الكونغرس الذين إما هنأوا بايدن أو قبلوا بضرورة انتقال السلطة من 10 إلى 20 عضوا، ولكن أغلبهم لما يعترفوا بفوز الرئيس الجديد. وقال عضو مجلس الشيوخ الديمقراطي كريس كون في تصريح لقناة سي أن أن، إن بعض الجمهوريين طلبوا منه تهئنة بايدن باسمهم لأنهم يتحرجون من أن يفعلوا ذلك علنا. وقال زعيم الأقلية في مجلس الشيوخ تشاك شومر إن السياسيين الجمهوريين "يتعمدون التشكيك في انتخاباتنا لسبب وحيد وهو الخوف من ترامب". ويرى صحفيون أن النواب الجمهوريين يتخوفون من ردة فعل قاعدة ترامب الانتخابية لأنه فاز بأكبر عدد من الأصوات مقارنة بأي مترشح في الحكم في تاريخ الولايات المتحدة، وإن كانت خسارته متوقعة. ويعتقد أيضا أن النواب يأملون أن يساعد ترامب في جولة الإعادة بانتخابات مجلس الشيوخ في يناير/كانون الثاني في جورجيا والتي يتقرر فيها ما إذا كان الجمهوريون سيحتفظون بالأغلبية في الغرفة العليا للكونغرس. ويتقدم بادين حاليا بعدد 5.3 ملايين صوت عن ترامب، أي بنسبة 3.4 في المئة، وحصل على العدد الكافي من المجمعات الانتخابية للفوز بالرئاسة. وابتعد ترامب عن الأنظار منذ الانتخابات. وتفيد تقارير بأنه قال لأصدقائه إنه يريد إطلاق شركة إعلامية رقمية لمنافسة قناة فوكس نيوز المحافظة التي يشعر أنها لم تدعمه بما فيه الكفاية.
https://www.bbc.com/amharic/news-55476037
https://www.bbc.com/arabic/world-55476147
ይህም ማለት ከዚህ ቀደም መንግሥት በኮሮናቫይረስ ምክንያት ሞተውብኛል በማለት ሪፖረት ካደረገው ቁጥር ሦስት እጥፍ ይሆናል ማለት ነው። ሩሲያ 55,827 ዜጎቿ በኮሮናቫይረስ ምክንያት ሞተዋል በማለት ሪፖርት ያደረገች ሲሆን፤ የአሁኑ የምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ መረጃ ይህንን ቁጥር ወደ 186,000 ከፍ ያደርገዋል ተብሏል። ጎሊኮቫ በ2020 የመጀመሪያዎቹ 11 ወራት በአገሪቱ ያጋጠመው የሟቾች ቁጥር ካለፈው ዓመት ጋር ሲነጻጸር በ13.8 በመቶ ይበልጣል ብለዋል። የሩሲያ ስታትስቲክስ ባለሥልጣን በበኩሉ በዚህ ዓመት ተጨማሪ 229,700 ዜጎች መሞታቸውን አስታውቋል። ስለዚህ በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ገለጻ መሰረት 186,057 ሞቶች በቀጥታ ከኮሮናቫይረስ ጋር የተያያዙ ናቸው ማለት ነው። ይህ ቁጥር የሩሲያ የስታትስቲክስ ባለሥልጣን ይፋ አድርጎት ከነበረው ቁጥር የበለጠ ነው ተብሏል። በዓለም ላይ እስካሁን ድረስ በከፍተኛ ሁኔታ በኮሮናቫይረስ ምክንያት ዜጎቻቸውን በሞት መነጠቃቸውን ሪፖርት ያደረጉት አሜሪካ እና ብራዚል ናቸው። ሩሲያ በኮሮናቫይረስ የሞቱ ሰዎችን ቁጥርን የምታሰላው የአስከሬን ምርመራ ተደርጎ የሞታቸው መንስዔ በትክክል ኮሮናቫይረስ መሆኑ ከተረጋገጠ በኋላ ነው። ይሁን እንጂ ከኮቪድ-19 ጋር የተያያዙ ሌሎች ሞቶች በኮሮናቫይረስ ባስከተለው ተያያዥ ምክንያት የሞቱ በሚል አይካተትም ነበር። ነገር ግን በኅዳር ወር ብቻ ከኮሮናቫይረስ ጋር የተያያዙ ሞቶች በሩሲያ ከፍተኛ መሆናቸውን የአገሪቱ ስታትስቲክስ ባለሥልጣን መረጃ ያሳያል። በሩሲያ ዋና ከተማ ሞስኮ ባለፈው ወር የተከሰቱ ሞቶች ከአስሩ አንዱ ከኮሮናቫይረስ ጋር የተያያዘ ነበር ተብሏል። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ጎሊኮቫ መንግሥታቸው በኮሮናቫይረስ ምክንያት የተከሰቱ ሞቶችን ቁጥር አልደበቀም ሲሉ ፍርጥም ብለው ተከራክረዋል። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ የኅዳር እና ታህሣስ ወራት አገሪቱ በኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ከተጠቃችባቸው ጊዜያት ሁሉ የከፉት ነበሩ ብለዋል። ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን የአገራቸውን የጤና ሥርዓት ያንቆለጳጰሱ ቢሆንም በተለያዩ የአገሪቱ ክፍሎች የሚገኙ ሆስፒታሎች ግን በኮቪድ-19 ምክንያት ታመው እርዳታ በሚሹ ሰዎች ተጨናንቀዋል ተብሏል። ሩሲያ ምንም እንኳ በአውሮፓ ኅብረት የመድኃኒቶች ኤጀንሲ ባይረጋገጥም ስፑትኒክ 5 በማለት የሰየመችውን የኮሮናቫይረስ ክትባት አምርታ ለዜጎቿ መከተብ እንዲሁም ወደ ቤላሩስ፣ አርጀንቲናና ሃንጋሪ መላክ ጀምራለች። በቤላሩስ ማክሰኞ እለት ክትባቱ መሰጠት የተጀመረ ሲሆን በሩሲያ ደግሞ በአጠቃላይ 700,000 ክትባቶች ተሰራጭተዋል ተብሏል።
وتشير الإحصاءات الرسمية إلى أن نحو 56 ألف شخص قد ماتوا بسبب الإصابة بالفيروس في روسيا، لكن تصريحات تاتيانا غوليكوفا تعني أن حصيلة الضحايا المرتبطة بالفيروس ربما تصل إلى 186 ألفا. وأوضحت المسؤولة الروسية أن معدل الوفيات في أول 11 شهرا من العام الحالي كان أكثر بنسبة 13.8 في المائة مقارنة مع العام السابق. وتكشف الإحصاءات الرسمية الروسية التي يصدرها مكتب الإحصاء أن الزيادة في عدد الوفيات هذا العام بلغت نحو 230 ألف شخص. وبمطابقة ذلك على تصريحات غوليكوفا، سيعني ذلك أن أكثر من 186 ألف شخص قد ماتوا في روسيا لأسباب مرتبطة بتفشي الوباء. كيف تسجل وفيات كورونا؟ تتفاوت طريقة حساب الوفيات الناجمة عن كورونا من دولة إلى أخرى. مواضيع قد تهمك نهاية وتحتسب السلطات الروسية عدد ضحايا الفيروس بعد التشريح والتأكد من أن أسباب الوفاة الرئيسية جاءت بسبب الوباء بشكل مباشر. ويعني هذا أن حالات وفاة أخرى وقعت لأسباب مرتبطة بالفيروس بشكل غير مباشر لم تحتسب. وجاءت الوفيات المرتبطة بالفيروس في روسيا خلال الشهر الماضي أكثر من أي وقت مضى على الإطلاق. وتكشف الإحصاءات أن 10 في المائة من الوفيات في الشهر المنصرم بسبب الوباء كانت في العاصمة موسكو وضواحيها. وأصرت غوليكوفا أن السلطات لم تقم أبدا بإخفاء أعداد الضحايا، وقالت "أحب أن ألفت انتباهكم إلى أن نحو 81 في المائة من الزيادة في الوفيات عن العام الماضي كانت مرتبطة بشكل أو بآخر بكوفيد-19 وآثار الفيروس". وكان الرئيس فلاديمير بوتين قد وجه التحية للقطاع الصحي في بلاده معتبرا أنه كان أكثر فاعلية في مواجهة تبعات الوباء أكثر من أي قطاع صحي في أي بلد آخر رغم أن المستشفيات في الكثير من أنحاء البلاد لم تتمكن من استيعاب الأعداد الكبيرة للمصابين. وتعلق روسيا أملها على فعالية لقاح "سبوتنيك في" لمواجهة تفشي الوباء وقد بدأت البلاد فعلا في تصدير اللقاح إلى روسيا البيضاء والمجر والأرجنتين رغم أن اللقاح لم يتلق بعد تصديق وكالة الصحة التابعة للاتحاد الأوروبي.
https://www.bbc.com/amharic/news-52899324
https://www.bbc.com/arabic/inthepress-52879617
ይህንንም ተከትሎ የሃገሪቱ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ በፀረ-ዘረኝነት ተቃውሞ የተነሳውን አመፅ ለማብረድ የመከላከያ ሠራዊቱን እንደሚያሰማሩ ዝተዋል። የተለያዩ ግዛቶችና ከተሞች የተቀሰቀሰውን አመፅ ማብረድ ከተሳናቸው የመከላከያ ሠራዊቱንን እንደሚልኩም እየተናገሩ ነው። ሆኖም የተለያዩ ግዛቶች አስተዳዳሪዎች ፕሬዚዳንት ትራምፕ የመከላከያ ሠራዊቱን ለመላክ የግዛቶቹ ፈቃድ እንደሚያስፈልጋቸውና፤ ጣልቃ ገብነትም አይቻልም እያሉ ነው። ፕሬዚዳንቱ ሰራዊቱን በግዛቶቹ ማሰማራት ይችላሉ? በአጭሩ አዎ ይችላሉ፤ ይህም የሚሆነው ባልተለመዱ ክስተቶች ነው። በተለያዩ ግዛቶች ላይ በሺዎች የሚቆጠሩ የብሔራዊ ዘብ ወታደሮች ተሰማርተዋል። እነዚህ ወታደሮች የአሜሪካ ሰራዊት ተጠባባቂ ኃይሎች ናቸው። በአሜሪካ ከሃያ በበለጡ ግዛቶችም ተቃውሞዎችን ለማብረድ በሚል ተሰማርተው የሚገኙ ሲሆን፤ እነዚህ ወታደሮች በከተሞቹ ወይም በግዛቶቹ ጥያቄ የተላኩ ናቸው። ነገር ግን በአስራ ዘጠነኛው ክፍለ ዘመን በተደነገገው የአሜሪካ ህግ መሰረት የግዛቶች ጥያቄ ሳያስፈልግ የፌደራል መንግሥቱ ጣልቃ የሚገባባቸውን ሁኔታዎች ዝርዝር ተቀምጧል። ዘ ኢንዘሬክሽን አክት ተብሎ የሚታወቀው ይህ ህግ ግዛቶች የአሜሪካን ህገ መንግሥት ማስከበር በሚሳናቸው ወቅት ወይም የዜጎች መብት በሚጣስበት ወቅት ፕሬዚዳንቱ ያለ ግዛቶች ፈቃድ መወሰን ይችላሉ። በጎርጎሳውያኑ 1807 የፀደቀው ይህ ህግ " ቀደምት አሜሪካውያን ጥቃት ሲያደርሱ" ፕሬዚዳንቱ ያንን ለመከላከል ሰራዊት ማሰማራት እንደሚችሉ የተደነገገ ሲሆን፤ በቀጣይም አመታትም በሃገሪቱ የሚፈጠሩ ረብሻዎችን ለማረጋጋት እንዲሁም የሲቪል መብቶችን ለማስከበር በሚልም ተጨማሪ ሃሳቦች እንዲካተቱበት ሆኗል። በጎርጎሳውያኑ 1878 ይህንኑ አስመልክቶ ተጨማሪ ህግ የተላለፈ ሲሆን ይህም በሃገር ውስጥ ወታደራዊ ሃይል ለመጠቀም የኮንግረስ ፍቃድ እንደሚያስፈልግ የሚያዝ ነው። ነገር ግን አንድ የህግ ባለሙያ ለቢቢሲ እንደተናገሩት ኢንዘሬክሽን አክት በራሱ ፕሬዚዳንቱ ሰራዊት እንዲያሰማሩ ህጋዊ ስልጣን እንደሚሰጣቸው ነው። ባለው የሃገሪቱ ሁኔታ ፕሬዚዳንቱ የግዛቶቹን አስተዳደር ሳይጠይቁ የመከላከያ ሰራዊት የማዝመት ህጋዊ መሰረት እንዳላቸውም ተቀባይነት አለው። በቴክሳስ ዩኒቨርስቲ የህግ ፕሮፌሰር የሆኑት ስቴፈን ቫልዴክ በበኩላቸው "በታሪክም ሆነ በልምድም እንደታየው የሃገሪቱ ፕሬዚዳንት የፌደራል ወታደሮችን በተለያዩ ግዛቶች ላይ ለማሰማራት ፈቃድ መጠየቅ እንደማያስፈልጋቸው ነው" ማለታቸውን የሃገሪቱ ሚዲያዎች ዘግበዋል። ከዚህ ቀደም ይህንን ህግ የተጠቀመበት ይኖር ይሆን? የኮንግረስ አገልግሎት በሰራው ምርምር መሰረት የኢንዘሬክሽን አክት በሃገሪቷ ውስጥ በበርካታ ጊዜያት ተግባራዊ ቢሆንም በባለፉት ሶስት አስርት አመታት ግን ተፈፃሚ አልሆነም። ለመጨረሻ ጊዜም የተተገበረው በጎርጎሳውያኑ 1992 በፕሬዚዳንት ጆርጅ ቡሽ የስልጣን ዘመት ወቅት ሲሆን፤ ይህም በሎስ አንጀለስ የተካሄደን ፀረ-ዘረኝነት ተቃውሞን ለመቆጣጠር ነው። በጎርጎሳውያኑ 1950ና 60ዎቹ የሲቪል መብቶች ተጠናክረው በነበረበት ወቅት፣ የግዛቱ አስተዳዳሪዎች ቢቃወሙም የተለያዩ ሶስት መሪዎች ተግባራዊ አድርገውታል። በጎርጎሳውያኑ 1957 በአርካንሰስ ግዛት ውስጥ ነጮችና ጥቁር ተማሪዎች አብረው ይማሩ የሚለውን ተከትሎ የተነሳውን ሁከት ለማረጋጋት ፕሬዚዳንት ድዋይት አይዘንአወር የመከላከያ ሰራዊት አሰማርተዋል። በወቅቱም ተቃውሞዎች ገጥሟቸው ነበር። ከ1960ዎቹ መጨረሻ በኋላ የዚህን ህግ ተፈፃሚነት በከፍተኛ ሁኔታ ቀንሷል። የካትሪና አውሎ ንፋስ ያስከተለውንም ቀውስ ተከትሎ ለተለያዩ ግዛቶች ወታደራዊ ድጋፍ እንዲደረግ በሚልም በጎርጎሳውያኑ 2006 ማሻሻያ ቢደረግበትም፤ ግዛቶቹ በመቃወማቸው ማሻሻያው ውድቅ ተደርጓል።
وأنحى الرئيس الأمريكي، دونالد ترامب، باللائمة على "فوضويين تتزعمهم حركة أنتيفا" و"فوضويين يساريين راديكاليين" في أعمال العنف التي شابت الاحتجاجات. وتتواصل الاحتجاجات بالرغم من فرض حظر التجول في نحو أربعين مدينة أمريكية. وتعددت الزوايا التي تم من خلالها تناول الأحداث في الصحف العربية. ولعل أبرز هذه الزوايا: مقارنة بين موقف ترامب وأسلوب تعامل قادة عرب مع احتجاجات "الربيع العربي"، وتشبيه لما يحدث في الولايات المتحدة بدول العالم الثالث، واتهام وسائل إعلام بمحاولة توظيف الأزمة سياسيا. مواضيع قد تهمك نهاية "الآن فهمتكم؟" يقول طايل الضامن، في صحيفة "الرأي" الأردنية: "تعيدني قصة المواطن الأمريكي جورج فلويد الذي قُتل خنقا بركبة شرطي في الشارع العام، وتهديدات الرئيس الأمريكي دونالد ترمب باستخدام الجيش ضد المحتجين الغاضبين على بشاعة الحدث، بعد أن وصفهم بالمندسين السيئين، بسنوات الربيع العربي في بعض الدول العربية". ويتابع: "اليوم، ترمب يهدد الأمريكيين الغاضبين على هذه الجرائم بإنزال الجيش إلى المدن، يذكرني ببعض الدكتاتوريين في العالم العربي أو في العالم، والذين تعاملوا مع شعوبهم بقسوة، وتوجيه الاتهامات لهم". ويضيف: "لا ندري، فصاحب اقتراح حقن الديتول بالجسم لمعالجة كورونا، قد يخرج مخاطبا المتظاهرين مهددا: زنقة زنقة، بيت بيت، شبر شبر، وقد يعبر غاضبا: من أنتم؟! أم سيبدأ بعبارة: الآن فهمتكم؟ أم سيكون الرصاص سيد الموقف؟ لنتابع ونرى". ويقول محمود خليل، في صحيفة "الوطن" المصرية إن: "الصراع بين ترامب و(جو) بايدن على هامش مقتل الشاب الأمريكي الأسود جورج فلويد قدم لنا صورة شديدة الإثارة للولايات المتحدة، التى بدت وكأنها واحدة من دول العالم الثالث". ويضيف: "ترامب الجالس على عرش البيت الأبيض ويطمح للفوز بمدة رئاسة ثانية فى الانتخابات القادمة أدى وكأنه يحكم دولة من دول العالم الثالث، فعبر عن استيائه ووصف الحادثة بـ'الدنيئة المفجعة'، وأضاف أنه يتفهم ألم عائلة جورج وأكد حقهم فى العدالة". ويقول: "الأطرف من ذلك أن ترامب توجه إلى المتظاهرين الغاضبين برسالة تهديد باللجوء للقوة فى مواجهة أى أعمال شغب. والمتظاهرون من ناحيتهم ردوا بالإصرار على مواصلة التخريب". ويضيف خليل: "دعا (بايدن) الأمريكيين إلى مواجهة الظلم العنصري الذي يهدد بالعصف بكيان الأمة، وقال إن الوقت قد حان 'لإلقاء نظرة فاحصة على الحقائق غير المريحة'. بدا بايدن وكأنه معارض بإحدى دول العالم الثالث يسارع إلى ركوب الموجة الشعبية الغاضبة بسبب مقتل مواطن واستغلالها انتخابيا، واستخدام تعابير الشارع فى محاولة لدغدغة مشاعر الجمهور وتحقيق نقطة فى سباق المنافسة الانتخابية القادمة". "ذريعة سياسية غوغائية" يقول مشاري الذايدي، في صحيفة "الشرق الأوسط" اللندنية، إن التظاهرات "ليست المرة الأولى التي يخرج فيها المجتمع الأمريكي للسود للتعبير عن مطالبهم ومظالمهم. الجديد في القصة هو السعي المحموم لتوظيف الحادثة من معسكرات اليسار الجديد بكل درجاته، من الأوبامي إلى اليسار الفوضوي". ويضيف الذايدي: "الغريب أن نفس الميديا اليسارية المتشنجة ضد ترمب، كانت تهاجم سياسات الانفتاح الاقتصادي 'التدريجي' التي انتهجها ترمب بعد مرحلة عزل كورونا، بحجة أنه يفضّل المال على حياة الإنسان - كأن العمل والوظائف ليست من حياة الإنسان! - نفس هذه الميديا، تشجع اليوم 'التدفق' الشعبي إلى الشوارع والمظاهرات بحجة الغضب من الشرطة والدولة". ويضيف: "يزول هذا التناقض لديك عندما تعلم أن بوصلة الميديا الأمريكية 'الأوبامية' ليست حماية الناس من كورونا، ولا تحقيق العدالة لضحايا الشرطة، بل تأجيج أي أمر من شأنه إنهاء العهد الأمريكي الحالي وتدميره وتخريبه... لو كان أنصار الحقوق السوداء أصدق، لغضبوا - بل خرّبوا - في عهد أوباما أضعاف ما يحصل اليوم. الأمر كله مجرد ذريعة سياسية غوغائية مخدومة من الميديا الأمريكية اليسارية والسوشيال ميديا". ويتساءل وليد الجاسم، في مقال بعنوان "اختنق فلويد، فهل يتنفس ترامب؟" نشرته صحيفة "الرأي" البحرينية، عما إذا كانت هذه التظاهرات في صالح ترامب في السباق الرئاسي الأمريكي، قائلا: "هل ستؤدي هذه الأحداث لتحالف الأقلية البيضاء وتنامي عنصريتها فتوحد جهودها وأعمالها وشركاتها لضمان فوز ترامب على غريمه؟". ويضيف: "ترامب الذي هاجم أمس 'مجموعات من اليسار الراديكالي المتطرف' وقال إنها تغذي هذا العنف الذي ترتكبه 'مجموعة صغيرة من المجرمين والمخربين يدمرون مدننا'، يبدو أنه لن يفوت الفرصة التي قد تخرجه من مأزق 'كورونا' وتعيده سيدا للبيت الأبيض من جديد، يعينه في ذلك أن لا غريم قويا يواجهه، وستأتينا الأيام بما نجهل، اللهم إلا إذا حصلت تطورات أخرى بين وبائي كورونا والعنصرية تخلط ما بقي من أوراق لم تخلط". ويقول محمود الريماوي، في صحيفة "الخليج" الإماراتية، إن: "المشكلات العرقية ستتراكم مع التحديات الاقتصادية والاجتماعية والصحية التي تزداد اتساعا، وعلى نحو قد تصعب السيطرة عليه، ويُنذر بعواقب وخيمة". ويضيف: "بدا في الأيام القليلة الماضية أن جزءا من جهاز الشرطة بات في أنظار شرائح واسعة من بينهم مشرعون في الكونغرس يتحمل مسؤولية سوء سلوك مخالف للدستور، أودى بحياة عدد كبير من المواطنين من ذوي الأصل الإفريقي". ويقول الكاتب: "أمام هذه التوترات التي تأتي في ظرف شديد الصعوبة، فإن الآمال معلقة على نجاح المؤسسات الأمريكية في اتخاذ إجراءات تشريعية وقانونية للحد من هذه الانحرافات الجسيمة والمتتابعة، وأن تنأى هذه المؤسسات جميعها عن التجاذب الحزبي في معالجتها الواجبة لهذه الظاهرة. وسوى ذلك، فإن المشكلات العرقية ستتراكم مع التحديات الاقتصادية والاجتماعية والصحية التي تزداد اتساعا".
https://www.bbc.com/amharic/43109491
https://www.bbc.com/arabic/world-43109610
የእርዳታ ድርጅቱ ሰራተኞቹ ያደረሱትን "ብልግና" ድርጅቱ በደረሰበት የዓለም አቀፍ ግፊት ምክንያት ሪፖርቱን ለማሳተም እንደተገደደ ገልጿል። በአውሮፓውያኑ 2011 ኦክስፋም ባወጣው ሪፖርት ስርዓት ያጓደሉ ሰራተኞች በእርዳታ ድርጅቶች እንዳይቀጠሩ ብዙ መስራት እንደሚያስፈልግ ማሳሰቢያ ሰጥተው ነበር። ነገር ግን ይህ ማሳሰቢያ ችላ ተብሎ በወሲብ ጥቃት እንዲሁም ስርዓትን በማጓደል የተወነጀሉ ወንዶች በተለያዩ እርዳታ ድርጅቶች ለመስራት እንደ ተቀጠሩ ለመረዳት ተችሏል። በ90 አገራት ከ10ሺ በላይ ሰራተኞች ያሉት ኦክስፋም ስለሳለፉት ውሳኔዎቹ ግልፅ መሆን እንፈልጋለን በሚል በተቀባባ መልኩ ሪፖርቱን አውጥቶታል። ይህ 11 ገፅ ያለው ሪፖርት የሰዎችን ማንነት ላለመግለፅ ስማቸው የተሰረዘ ሲሆን ከነዚህም ውስጥ የአይን እማኞች ላይ ዛቻ ያደረሱት ሶስት ወንዶች ይገኙበታል። ዋናውን ሪፖርት ዛሬ ኦክስፋም ለሄይቲ መንግሥት የሚያቀርብ ሲሆን ለተፈፀሙ ስህተቶችም ይቅርታ እንደሚጠይቅ ተዘግቧል። የእርዳታ ድርጅቱ ሴተኛ አዳሪነት ጋር ግንኙነት አላቸው የሚላቸውን ሰራተኞቹን ምርመራ በደንብ አልተወጣም በሚል ከፍተኛ የሆነ አለም አቀፍ ግፊትም እየደረሰበት ነው። ማስፈራራያና ዛቻ በአውሮፓውያኑ 2011 ሰባት የኦክስፋም ሰራተኞች በባህርያቸው ምክንያት በሄይቲ ከሚገኘው የኦክስፋም ቅርንጫፍ እንደለቀቁ ሪፖርቱ ያሳያል። በኦክስፋም ግቢ ውስጥ ከሴተኛ አዳሪ ጋር በመገኘታቸው አንደኛው ሲባረር ሶስቱ ከስራ እንደለቀቁ ሪፖርቱ ያሳያል። ግንኙነታቸው ለአቅመ-ሔዋን ያልደረሱ ሴቶችም ጋር ይሁን አልታወቀም። ከዚህም በተጨማሪ ሁለቱ በማስፈራራትና ዛቻ ምክንያት የተባረሩ ሲሆን አንደኛው ፖርኖግራፊ በመጫንና አንደኛው ደግሞ ሰራተኞችን ባለመጠበቁ ከስራቸው ተባረዋል። ሪፖርቱም የኦክስፋም የስራ ሂደት ዳይሬክተርን ሮናልድ ቫን ሀዌርሜይረን ጠቅሶ እንደተናገረው በኦክስፋም ግቢ ውስጥ ከሴተኛ አዳሪዎች ጋር መገናኘታቸውን ዳይሬክተሩ በምርመራ ቡድኑ ሲጠየቁ አምነዋል። ከምርመራ ቡድኑ ጋር ተባብረዋል በሚልም በምላሹም ያለምንም ቅድመ ሁኔታ በተከበረ መልኩ ዳይሬክተሩ እንዲለቁ አድርገዋቸዋል። ተቀባብቶ በወጣው ይህ ሪፖርትም የአይን እማኞች ላይ ዛቻ በማድረስ በሚልም ስማቸው አልተጠቀሰም። ከፍተኛ የሆነ ቁጥጥር እንደሚያስፈልግ ትምህርት ተወስዷል የሚለው ኦክስፋም አጠቃላይ በእርዳታው ኢንዱስትሪ ውስጥ በዚህ ጉዳይ የተዘፈቁ ሰራተኞች ወደ ሌላ አገር ሲዛወሩ ማስረጃ መስጠት ያስፈልጋል ተብሏል። "ሰራተኞች ስርዓት በማጉደል ምክንያት ከአንድ ቦታ ሲባረሩ ለሌሎች ክልሎች፣ ኤጀንሲዎች ማሳወቅና ከፍተኛ የሆነ ቁጥጥር ያስፈልጋልም" ብለዋል። Mr Van Hauwermeiren worked in Chad from 2006-09 before going to Haiti in 2010 ከፍተኛ ቦታን የተቆናጠጡ ሰራተኞች ሪፖርቱ በስርዓት ማጉደል ምክንያት የተባረሩ ሰራተኞች ሌላ ቦታ እንዳይቀጠሩ የተሻለ ቁጥጥር እንደሚያስፈልግ ማስጠንቀቂያ ቢሰጥም በተቃራኒው የተባረሩ ሰራተኞች በተለያዩ እርዳታ ድርጅቶች እንዲሁም በኦክስፋም ተቀጥረዋል። ሮናልድ ቫን ሀዌርሜይረን ራሳቸው በባንግላዴሽ በሚገኝ "ሚሽን ፎር አክሽን ኤጌይንስት ሀንገር" በሚባል ድርጅት በከፍተኛ ኃላፊነት ቦታ ተቀጥረዋል። ምንም እንኳን ድርጅቱ በሰራተኛው ላይ ምርመራ አድርጌያለሁ ቢልም ከኦክስፋም ስርዓት በማጉደል እንደተባረሩ መረጃ አልደረሰኝም ብሏል።
ونشرت المنظمة الخيرية تقريرها الداخلي، حول انتهاكات مزعومة لعاملين بها، عقب ضغط دولي. وقالت أوكسفام، في تقرير يعود لعام 2011، إن هناك "حاجة لبذل مزيد من الجهد"، من أجل منع "الموظفين المتورطين في مشكلات" من العمل لصالح منظمات خيرية أخرى. وعلى الرغم من ذلك التحذير، فإن العديد من الرجال المرتبطين بالانتهاكات المزعومة، قد تولوا بعد ذلك وظائف في منظمات خيرية أخرى. ونشرت أوكسفام نسخة منقحة من تقريرها، قائلة إنها ترغب في أن تكون "شفافة بقدر المستطاع"، بشأن القرار الذي اتخذته. وطُمست أجزاء من التقرير، الذي بلغ عدد صفحاته 11 صفحة، بهدف إخفاء هوية الأشخاص، بما في ذلك أسماء الرجال الثلاثة المتهمين بتهديد الشهود. ومن المقرر أن تقدم أوكسفام تقريرها الأصلي دون تعديل إلى حكومة هاييتي الاثنين، وأن تعتذر عن "أخطاء". وتواجه أوكسفام ضغطا دوليا متزايدا، بسبب طريقة إدارتها لتحقيق، بشأن مزاعم أفادت بأن بعض أفراد طاقمها في هايتي استجلبوا عاهرات في مبان تابعة للمنظمة. "تسلط وترهيب" ويكشف التقرير عن أن سبعة من موظفي أوكسفام قد غادروا المنظمة، بسبب سلوكهم في هايتي عام 2011. وفُصل أحد الموظفين، بينيما استقال ثلاثة آخرون بعد استجلابهم عاهرات. ولم يُستبعد استخدام عاهرات قاصرات. كما فُصل اثنان آخران بسبب ممارستهما التسلط والترهيب، وفصل آخر بسبب تقاعسه عن حماية الموظفين. عمل السيد رونالد فان هورميرن في تشاد، بين عامي 2006 و2009، قبل ذهابه إلى هاييتي عام 2010 وقالت المنظمة في تقريرها إن مدير عملياتها في هاييتي، رونالد فان هورميرن، "أقر باستجلاب عاهرات" في مقر أقامته التابع لأوكسفام، وذلك حينما سئل من جانب فريق التحقيق. ونفى هورميرن الأسبوع الماضي دفعه أموالا لعاهرات مقابل الجنس. وأضاف التقرر أن هورميرن مُنح "خروجا تدريجيا وكريما"، وسمح له بالاستقالة، بشرط أن يتعاون تماما مع بقية مراحل التحقيق. وفي جزء آخر من التقرير، بعنوان "الدروس المستفادة"، وضح الحاجة إلى ضمانات مشددة عبر قطاع الإغاثة، لمنع الموظفين المتورطين في فضائح من الانتقال إلى مناصب جديدة. ويقول التقرير: "هناك حاجة إلى آلية أفضل، من أجل إبلاغ الفروع والمناطق والوكالات الأخرى بالمشاكل السلوكية للموظفين، عندما ينتقلون من مكان لآخر، ومن أجل تجنب إعادة تدوير الموظفين ضعيفي الآداء، والمتورطين في مشاكل". مناصب رفيعة وعلى الرغم من ذلك التحذير، فإن العديد من هؤلاء المتورطين عملوا بعد ذلك لصالح منظمات إغاثة أخرى، بما فيها منظمة أوكسفام ذاتها. وتولى السيد هورميرن في نهاية المطاف منصبا آخر رفيع المستوى، وهو رئيس بعثة منظمة "العمل ضد الجوع" في بنغلاديش. وقالت منظمة العمل ضد الجوع إنها أجرت سلسلة من المراجعات بشأن هورميرن، لكنها لم تتلق معلومات من أوكسفام، عن أي سلوك غير أخلاقي أو غير لائق من جانب هورميرن.
https://www.bbc.com/amharic/48672457
https://www.bbc.com/arabic/science-and-tech-48681928
አንድ ጥናት ነው የዓለም ሕዝብ በክትባት ላይ ያለው እምነት እየቀነሰ በመምጣቱ 'ልንከላከላቸው የምንችላቸው በሽታዎች በመስፋፋት ላይ ናቸው' ሲል የጠቆመው። • ክትባት ከየት ተነስቶ የት ደረሰ? ጥናቱ 140 ሺህ ሰዎችን አሳትፏል፤ ተሳታፊዎቹ ደግሞ የተውጣጡት ከ140 ሃገራት ነው ተብሏል። የዓለም ጤና ድርጅት 'ለክትባት ትኩረት መንፈግ' ለዓለም ጤና ስጋት ከሆኑ 10 ጉዳዮች አንዱ ነው ሲል ከሰሞኑ ተሰምቷል። የክትባት ተቀባይነት እያሽቆለቆለ ባለበት በአሁኑ ጊዜ ኢትዮጵያ ውስጥ በተደረገ ዳሰሳ በክትባቶች ላይ ክፍ ያለ መተማመን እንዳለ ተመልክቷል። ስለክትባቶች አስተማማኝነት፣ ስለክትባቶች ውጤታማነትና ክትባቶች ለህጻናት አስፈላጊ ስለመሆናቸው ከተጠየቁ የጥናቱ ተሳታፊዎች መካከል ለእያንዳንዱ ጥያቄ 98 በመቶ የሆነ ከፍተኛ ውጤት ተገኝቷል። (የኢትዮጵያን ውጤት ጨምሮ የሚፈልጉትን ሃገር ስምን ከታች ባለው ሳጥን ላይ በአማርኛ በመጻፍ ውጤቱን ማወቅ ይችላሉ።) ይህንን ለመመልከት በጃቫስክሪፕት የሚሰራ ዘመናዊ ብራዉዘር ያስፈልግዎታል። በሃገርዎ ሰዎች በክትባት ላይ እምነት አላቸው? ሃገር ይፈልጉ ሃገር ይፈልጉ ሰዎች ምን ያህል በዚህ ሃሳብ እንደሚስማሙ ተጠይቀው ነበር። ውጤቱን ለማወቅ የሚፈልጉትን ይምረጡ አጠቃላይ ውጤቱ ስለሚጠጋጋ 100% ላይሆን ይችላል ጥናቱ ሰዎች በተለያዩ የሳይንስ ርዕሶች ላይ ያላቸውን አመለካከት ጠይቋል። ለአምስት ቁልፍ ጥያቄዎች የተሰጡ ምላሾች "በሳይንስ ላይ ያለ እምነት" ከፍተኛ፣ መካከለኛ ወይም ዝቅተኛ በሚል ተመልክቷል። ምንጭ፡ Source: Wellcome Global Monitor, Gallup World Poll 2018 ይቅርታ፤ ስለዚህ ሃገር መረጃ የለንም ኢንተርኔት የለም፤ በድጋሚ ይሞክሩ ጥናቱ እንደሚጠቁመው ክትባት ደህንነቱ የተጠበቀ ነው ወይ? ተብለው በተጠየቁ ጊዜ 79 በመቶዎቹ አዎንታዊ ምላሽ ሲሰጡ የተቀሩቱ ጥርጣሬያቸውን አሳውቀዋል። እንደው ክትባት ያድናል ብላችሁ ታምናላችሁልን? በሚል ለቀረበላቸው ጥያቄ ደግሞ 84 በመቶው እንዴታ የሚል ምላሽ ሰጥተዋል፤ ቀሪው 16 በመቶ ግን ጥርጣሬ እንዳላቸው ነው ያሳወቁት። እና ምን ችግር አለው? ሳይንቲስቶች በጣም የጨነቃቸው ጉዳይ በክትባት ሊጠፉ የሚችሉ ገዳይ በሽታዎችን መከላከል እየተቻለ የሰዎች በክትባት ላይ ያላቸው እምነት ግን ከጊዜ ጊዜ መቀነሱ ነው። ክትባቶች በዓለም ዙሪያ በቢሊዮን የሚቆጠሩ ሰዎችን ከበሽታ የመከላከል አቅም አላቸው። ፈንጣጣ ሙሉ በመሉ የጠፋው በክትባት ነው፤ ፖሊዮ ወደ መጥፋቱ ተቃርቧል - ዕድሜ ለክትባት ይሁንና። እንደ ኩፍኝ ያሉ በሽታዎች ግን ሊጠፉ ነው ሲባል እያንሰራሩ ፈተና ሆነዋል። ዋነኛው ምክንያት ደግሞ የዓለም ሕዝብ በክትባት ላይ ያለው እምነት መቀነስ ነው። • ፈር ቀዳጅ የታይፎይድ ክትባት ተገኘ የዓለም ጤና ድርጅት የሚሠሩት ዶክተር አን ሊንድስትራንድ 'ነገሩ ከበድ ያለ ነው' ይላሉ። «ሰዎች ለክትባት ያላቸው እምነት በመቀነሱ የተነሳ ሊጠፉ የሚገባቸው በሽታዎች ማንሰራራታቸው አንድ እርምጃ ወደኋላ እንደማለት ነው።» ኩፍኝ ተመልሷል ኩፍኝን አጥፍተናል ያሉ ሃገራት በሽታው እያንሰራራ መሆኑን እየሰሙ ነው። 2016 ላይ ከነበረው የኩፍኝ በሽታ ምልክት 2017 ላይ የነበረው በ30 በመቶ የሚልቅ ነው። አንድ ሰው አለመከተቡ ብቻ ሳይሆን በሽታውን ወደ ሌላ ማስተላለፉ ሌላው አደጋ ነው። አንድ አካባቢ የሚኖሩ በርከት ያሉ ሰዎች ክትባት የሚከተቡ ከሆነ በዙሪያቸው ያሉ ሰዎች ከበሽታ የመጠበቅ ዕድላቸው የሰፋ ነው ይላሉ ሳይንቲስቶች። ኢምራን ካህን የተሰኙ ባለሙያ 'የኩፍኝ በሽታ ከ5 በመቶ በላይ የመስፋፋት ምልክት ካሳየ አደጋ ነው፤ አሁን እያየን ያለነው ደግሞ ይህንን ነው' ባይ ናቸው። የተሻለ ገቢ አላቸው የሚባሉ ሃገራት የሚኖሩ ሰዎችም ጭምር ናቸው ስለክትባት ያላቸው ግምት የወረደ የሆነው። • ዓለማችን የኩፍኝ ወረርሽኝ ያሰጋታል ፈረንሳይም ሆነ ጎረቤቷ ጣልያን እንዲሁም አሜሪካ ከሚታሰበው በላይ ሰዎች ክትባት ላይ ያላቸው እምነት እየተሸረሸረ ነው። በጠቅላላው አውሮፓ ደግሞ 59 ገደማ ሰዎቸ ብቻ ናቸው በክትባት ላይ እምነት ያላቸው። በሰሜን እና ደቡብ አሜሪካም ቢሆን 30 በመቶ የሚሆኑ ሰዎች ወይ ፈፅሞ በክትባት አያምኑም፤ አሊያም ጥርጣሬ አላቸው። ዩክሬን [ከፍተኛ የኩፍኝ በሽታ የሚስተዋልባት የአውሮፓ ሃገር] 50 በመቶ ሰዎች ብቻ ናቸው ክትባት ላይ እምነት ያላቸው፤ ቤላሩስ 46 በመቶ፣ ሞልዶቫ 49 እንዲሁም ሩስያ 62 በመቶ በክትባት ላይ እምነት አላቸው፤ የተቀሩት አይስማሙም ማለት ነው። ዝቅተኛ ገቢ ባላቸው ሃገራት የሚኖሩ ሰዎች ክትባት ላይ ያላቸው እምነት የተሻለ እንደሆነ ነው ጥናቱ የሚጠቁመው። ደቡብ እስያ ቀዳሚ ክፍለ አህጉር ስትሆን፤ ምሥራቅ አፍሪቃ ተከታይ ናት። ባንግላዲሽ እና ሩዋንዳ ዜጎቻቸውን በደንቡ በማስከተብ የሚችላቸው አልተገኘም። ሩዋንዳ ለማህፀን በር ጫፍ ካንሰር የሚሆን ክትባት ለዜጎቿ በማድረስ በዓለም ቀዳሚ ናት። ጥናቱ እንደሚጠቁመው በሳይንስ ዶክተሮችና ነርሶች ላይ እምነት ያላቸው ሰዎች ክትባት ፍቱን ነው ብለው ያስባሉ። በተቃራኒው ደግሞ ስለ ጉዳዩ በጣም የሚያጠኑ ሰዎች ለክትባት ያላቸው እምነት የሳሳ ነው። ቢሆንም እምነት ማጣቱ ከበርካታ ጉዳዮች ሊመነጭ እንደሚችል ጥናቱ ሳይጠቁም አያልፍም።
وأظهرت أكبر دراسة عالمية أجريت لاستطلاع رأي الأشخاص بشأن التطعيم تراجع الثقة على نحو مثير للقلق في بعض المناطق. وشملت الدراسة التي أجرتها مؤسسة "وليكوم تراست" استجابة ما يزيد على 140 ألف شخص من أكثر من 140 دولة. يأتي ذلك في الوقت الذي تدرج فيه منظمة الصحة العالمية حاليا الشعور بالتردد في التطعيم باستخدام اللقاحات ضمن أكبر عشرة تهديدات تواجه الصحة العالمية. وكانت مؤسسة "ويلكوم غلوبال مونيتور" قد أجرت مسوحا تمثيلية شملت 142 دولة، وتناولت موضوعات المسوح: الثقة بالعلوم والعلماء والمعلومات الصحية، ومستويات الفهم والاهتمام بالعلوم والصحة، والمواقف تجاه التطعيم ضد الأمراض بشكل عام. ويكشف استطلاع الرأي وجود عدد كبير من الأشخاص يقولون إن لديهم ثقة أو ثقة ضئيلة في عمليات التطعيم باللقاحات. وجاءت الإجابات ردا على سؤال يتعلق بما إذا كانت اللقاحات آمنة: وكانت الإجابات ردا على سؤال يتعلق بما إذا كانوا يعتقدون أن اللقاحات فعالة: لماذا يهم هذا الأمر؟ توجد أدلة علمية كبيرة على أن التطعيم يعد أفضل دفاع بالنسبة لنا ضد العدوى المميتة والموهنة، مثل الحصبة. قد تؤدي الإصابة بالحصبة إلى الوفاة وتحمي اللقاحات مليارات البشر في العالم، وبفضلها تخلصوا تماما من مرض واحد، الجدري، وتساعدنا اللقاحات في الاقتراب من القضاء على أمراض أخرى، مثل شلل الأطفال. بيد أن بعض الأمراض الأخرى التي يصعب مكافحتها، مثل الحصبة، تعود إلى الظهور، ويقول الخبراء إن أولئك الذين يتجنبون التطعيم، بدافع الخوف والتضليل، سبب رئيسي في ذلك. وتقول آن ليندستراند، خبيرة التطعيم في منظمة الصحة العالمية، إن الوضع الحالي خطير للغاية. وتضيف : "إن التردد في الحصول على اللحقاحات يعرقل، في بعض الأماكن على الأقل، التقدم الحقيقي الذي حققه العالم في مكافحة الأمراض التي يمكن الوقاية منها بالتطعيم". وتقول : "أي ظهور جديد نشهده لهذه الأمراض بمثابة خطوة غير مقبولة إلى الوراء." الحصبة تعود وتشهد الدول التي كانت أوشكت على القضاء على الحصبة تفشيا كبيرا للمرض. وتظهر بيانات ارتفاعا في عدد حالات الإصابة في شتى أرجاء العالم تقريبا، مع زيادة عدد حالات الإصابة بنسبة 30 في المئة في عام 2017 مقارنة بعام 2016. ويشكل اتخاذ قرار الامتناع عن التطعيم، لأي سبب ما، خطرا على الآخرين وكذلك الفرد من حيث الإصابة بالمرض. وإذا حصل عدد كاف من الناس على التطعيم، فذلك يمنع انتشار المرض بين السكان، وهو ما يطلق عليه الخبراء "مناعة الجماعة". ويقول عمران خان من مؤسسة ويلكوم ترست : "نحن قلقون بالفعل في الوقت الراهن، فعلى سبيل المثال مرض الحصبة، يمكن أن تؤدي أي تغطية أقل من 95 في المئة إلى تفشي المرض وهذا ما نشهده". أين تتراجع الثقة؟ يعد بعض الذين يعيشون في عدد من المناطق ذات الدخل المرتفع هم الفئة الأقل ثقة بسلامة اللقاحات. ويصاب في فرنسا، التي تعد من بين العديد من الدول الأوروبية التي تعاني الآن من تفشي مرض الحصبة، واحد من كل ثلاثة أشخاص ممن لا يوافقون على أن اللقاحات آمنة، وهي أعلى نسبة لأي دولة في جميع أنحاء العالم. كما يعد الفرنسيون من بين الذين لا يوافقون على أن اللقاحات فعالة، بنسبة 19 في المئة، ولا يوافقون على أنها مهمة بالنسبة للأطفال، بنسبة عشرة في المئة. وأضافت الحكومة الفرنسية الآن ثمانية لقاحات إلزامية أخرى إلى التطعيمات الثلاثة التي يحصل عليها الأطفال في البلاد بالفعل. كما أقرت إيطاليا المجاورة، حيث يوافق 76 في المئة على أن اللقاحات آمنة، قانونا يسمح للمدارس بحظر الأطفال غير المطعمين أو فرض غرامة على أولياء الأمور بعد تراجع معدلات التطعيم. ولم تذهب المملكة المتحدة إلى هذا الحد، بيد أن مات هانكوك، وزير الصحة قال إنه "لن يستبعد" فكرة إلزام الأهل على تطعيم أبنائهم إذا لزم الأمر. وتعاني الولايات المتحدة أيضا من تفشي مرض الحصبة، وهو الأكبر الذي يصيب البلاد منذ عقود، وحدوث أكثر من 980 حالة إصابة مؤكدة في 26 ولاية في 2019 حتى الآن. وفي أمريكا الشمالية والجنوبية وجنوب أوروبا، "يوافق" ما يزيد قليلا على 70 في المئة من الأشخاص على أن اللقاحات آمنة. ويصل هذا الرقم في غرب أوروبا إلى 59 في المئة، وفي شرق أوروبا 50 في المئة. وسُجل أكبر عدد من حالات الإصابة بمرض الحصبة في أوروبا العام الماضي في أوكرانيا، (إجمالي 53218 حالة)، ويوافق 50 في المئة فقط من الأوكرانيين على أن الأمصال فعالة، وتبلغ النسبة في بيلاروسيا 46 في المئة، وفي مولدوفا 49 في المئة، وفي روسيا 62 في المئة. قصص نجاح ويوافق معظم سكان المناطق ذات الدخل المنخفض على أن اللقاحات آمنة، وتسجل آسيا أعلى نسبة، إذ يعتقد بذلك 95 في المئة من سكان هذه المنطقة ، وتليها منطقة شرق أفريقيا، حيث تبلغ النسبة 92 في المئة. ويوجد في بنغلاديش ورواندا اتفاق شامل تقريبا على سلامة وفعالية اللقاحات، كما سجلت معدلات تطعيم عالية للغاية على الرغم من التحديات الكثيرة التي تواجه عمليات إيصال اللقاحات بالفعل للمواطنين. وأصبحت رواندا أول دولة منخفضة الدخل في العالم توفر للشابات إمكانية الحصول على لقاح فيروس الورم الحليمي البشري الذي يحمي من الإصابة بمرض سرطان عنق الرحم. ما الذي يثير الشكوك؟ أظهر استطلاع الرأي ميل أولئك الذين لديهم ثقة أكبر في العلماء والأطباء والممرضات، إلى أنهم الأكثر موافقة على الأرجح على أن اللقاحات آمنة. بالمقابل، يبدو أن أولئك الذين سعوا إلى الحصول على معلومات تتعلق بالعلوم أو الطب أو الصحة في الآونة الأخيرة أقل موافقة على الأرجح. ولا يرصد تقرير ويلكوم الأسباب الكامنة وراء ضعف الثقة، لكن الباحثين يقولون إنه من المحتمل أن يكون هناك العديد من العوامل. بعض هذه العوامل قد تكون مرضية، فإن أصبح المرض أقل شيوعا، يتراجع الشعور بالحاجة إلى التطعيم، لاسيما عند تقييم الفوائد مقابل أي خطر محتمل. ويمكن أن تكون جميع الأدوية، بما في ذلك اللقاحات، لها آثار جانبية. لكن اللقاحات يتم اختبارها بدقة للتأكد من أنها آمنة وفعالة للأشخاص. ويعني الإنترنت إمكانية تبادل المعتقدات والمخاوف بشأن اللقاحات في لحظة معينة، ونشر معلومات قد لا تستند بالضرورة إلى الواقع. ففي اليابان نُشرت مخاوف على نطاق واسع تتعلق بمصل فيروس الورم الحليمي البشري وعلاقته بمشكلات عصبية، والتي يعتقد الخبراء أنها أضعفت الثقة بالتطعيم بشكل عام. كما أثير بالمثل، في فرنسا، جدل بشأن لقاح مرض الأنفلونزا الوبائي، ووجهت اتهامات للحكومة بأنها اشترت كميات كبيرة من هذا اللقاح، وكان القلق من أن سرعة التصنيع قد تجعله غير آمن. وراجت في المملكة المتحدة معلومات خاطئة بشأن لقاحات الحصبة والنكاف والحصبة الألمانية ومرض التوحد. وقالت ليندستراند: "من أهم التدخلات اللازمة للتصدي للشكوك والمخاوف بشأن اللقاحات، أن يكون العاملون في المجال الصحي على درجة تدريب عالية ولديهم القدرة على التوصية باللقاحات ذات المصداقية العلمية، وأن يكونوا قادرين على الرد بشكل صحيح على الأسئلة والمخاوف التي تواجه الآباء والمجتمعات".
https://www.bbc.com/amharic/news-47239091
https://www.bbc.com/arabic/science-and-tech-47235550
መተግበሪያው ሴቶችን ተከትሎ ከጉዞ ለማገድ ይውላል የአፕል ዋና ሥራ አስፈጻሚ ቲም ኩክ፤ 'አብሽር' ስለተባለው መተግበሪያ የሚያውቁት ነገር እንዳልነበረ ከኤንፒአር ጋር በነበራቸው ቃለ ምልልስ አሳውቀዋል። መተግበሪያው ላይ ምርመራ እንደሚያደርጉም ተናግረዋል። የሰብአዊ መብት ተሟጋቾች መተግበሪያውን ተቃውመውታል። • ሳዑዲ ለሮቦት ዜግነት ሰጠች • ታሪክ እየቀየሩ ያሉት ሴቶች • ሳዑዲ የፀረ-ሙስና ዘመቻዬን አጠናቀቅኩ አለች የአሜሪካው ሴናተር ሮን ዋይደን፤ አፕልና ጉግል መተግበሪያውን፤ ከመተግበሪያ መደብራቸው (ስቶር) እንዲሰርዙ ጠይቀዋል። ሴቶች ከሳዑዲ አረቢያ ለመውጣት ከአባታቸው፣ ከባለቤታቸው ወይም ሌላ የቅርብ ወንድ (ጋርዲያን) ፍቃድ ማግኘት አለባቸው። አብሽር የተባለው መተግበሪያ፤ የመንጃ ፍቃድ የሚያድስ ክፍልን ጨምሮ በተለያዩ የመንግሥት ተቋሞች ጥቅም ላይ ይውላል። ሴቶች ከሀገር እንዳይወጡ የመከላከል ሂደትን ቀላል የሚያደርግ ሲሆን፤ በስልክ ላይ ተጭኖ ጥቅም ላይ ይውላል። መተግበሪያው በሳዑዲ የሀገር ውስጥ ጉዳዮች ጥቅም ላይ እንዲውል ታስቦ የተሰራ ሲሆን፤ ለበርካታ ዓመታትም አገልግሎት ሲሰጥ ቆይቷል። ከአንድ ሚሊዮን ጊዜ በላይም ተጭኗል። • ኢንጅነር አይሻ መሃመድ የሃገር መከላከያ ሚኒስትር ሆነው ተሾሙ • የጀማል ኻሾግጂን ግድያ ለመሸፈን 'ባለሙያዎች ተልከዋል' ወንዶች ሚስቶቻቸውን፣ እህቶቻቸውን ወይም ሴት ልጆቻቸውን በመተግበሪያው መዝግበው ከሀገሪቱ ውጪ ከሚደረግ በረራ ያግዷቸዋል። አንዲት ሴት ከሳዑዲ ለመውጣት ብትሞክር መተግበሪያው ለወንዱ ማሳሰቢያ (ኖቲፊኬሽን) ይልካል። የሰብአዊ መብት ተሟጋቾች "እንዲህ አይነት መተግበሪያዎች የሴቶችን መብት ይጥሳሉ" ሲሉ ኮንነዋል። ሴናተር ሮን ዋይደን፤ "የሳዑዲ አገዛዝ ሴቶችን መጨቆኑ የአደባባይ ሚስጥር ነው። ሆኖም የአሜሪካ ተቋሞች የሳዑዲን ጭቆና መደገፍ የለባቸውም" ብለዋል። አንዳንድ ሴቶች ወንዶች ስልክ ላይ ያለውን መተግበሪያ አሰራር (ሴቲንግ) በመቀየር መጓጓዝ እንዲችሉ ማድረጋቸው ተጠቁሟል። በጉዳዩ ላይ ቢቢሲ ከጉግል ምላሽ ቢጠይቅም ለማግኘት አልቻለም።
الرجال يمكنهم استخدام تطبيق أبشر لمنع النساء من السفر إلى الخارج بدون إذنهم وقال تيم كوك، الرئيس التنفيذي لشركة أبل لشبكة إن بي أر الأمريكية، إنه لم يكن على دراية بتطبيق "أبشر" المستخدم في السعودية، لكنه سيبحث في الأمر. وانتقدت منظمات حقوق الإنسان هذا التطبيق، الذي يستخدم في الأساس للوصول إلى الخدمات الحكومية في المملكة. ودعا السيناتور الديمقراطي رون وايدن، شركة أبل وغوغل إلى إزالة التطبيق من متاجرهما المخصصة للهواتف الذكية. وتحتاج المرأة في السعودية إلى الحصول على إذن ولي أمرها لمغادرة البلاد، وعادة ما يكون المسؤول الأب أو الزوج. وتخصص السعودية تطبيق أبشر للتعامل مع المؤسسات الحكومية، مثل تجديد رخص القيادة، وهو ما يجعل منع السفر أو السماح به أسهل بكثير، ويمكن القيام بهذه العملية عبر الهاتف الذكي. إخطار النساء في السعودية بالطلاق عن طريق رسالة نصية سعوديات يرفضن العباءة بارتدائها مقلوبة النساء يحضرن مباراة كرة قدم لأول مرة في تاريخ السعودية وصُمم التطبيق في الأصل لصالح وزارة الداخلية السعودية، وتم استخدامه لعدة سنوات وتنزيله أكثر من مليون مرة. وكشف تحقيق أجراه موقع انسايدر على الإنترنت، كيفية استخدام أولياء الأمور الذكور التطبيق لتسجيل الزوجات والأخوات والبنات إما لتقييد سفرهم للخارج أو السماح بذلك. ويتلقى ولي الأمر الرجل إخطارا من التطبيق إذا ما حاولت سيدة هو مسؤول عنها مغادرة البلاد. وقالت منظمة هيومان رايتس ووتش: "يمكن لتطبيقات كهذه أن تسهل انتهاكات حقوق الإنسان، بما في ذلك التمييز ضد المرأة". وفي رسالة مفتوحة إلى الشركتين (أبل وغوغل)، ردا على التقرير، كتب السيناتور وايدن: "يجب ألا تعمل الشركات الأمريكية على تمكين أو تسهيل نظام السلطة الأبوية (سلطة الرجال) للحكومة السعودية، الذي يسعى إلى تقييد النساء السعوديات وقمعهن ". وذكر تقرير انسايدر أن بعض النساء استخدمن التطبيق لتغيير الإعدادات سرا على هاتف ولي أمرهن الذكور حتى يتمكن من السفر. ولم ترد شركة غوغل الأمريكية على أسئلة بي بي سي ولم تعلق على هذه الأخبار.
https://www.bbc.com/amharic/news-56156443
https://www.bbc.com/arabic/world-56157648
አምባሳደር ሉቻ አታናሲዮ የተገደሉት ዛሬ ሲሆን ወደ ጎማ ለጉብኝት ከተንቀሳቀው የዓለም ምግብ ድርጅት ቡድን ጋር አብረው ነበሩ ተብሏል። የዲፕሎማቲክ ምንጮች ለፈረንሳይ የዜና ወኪል እንዳረጋገጡት አምባሳደሩ ጥቃቱ እንደደረሰባቸው "ወዲያውኑ ሕይወታቸው አልፏል" ። አምባሳደሩን ለህልፈት ያበቃው ጥቃት የተፈፀመው በዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ምሥራቃዊ ክፍል ነው። ከአምባሳደሩ በተጨማሪ የጣሊያን ፖሊስ ኃይል አባል የሆኑ ግለሰብ በካንያማሆሮ ከተማ አቅራብያ መገደላቸውን የጣሊያን ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ጨምሮ በመግለጫው ላይ አመልክቷል። የፈረንሳይ ዜና ወኪል በበኩሉ በአገሪቱ ሰሜናዊ ክፍል የሚገኙ የአገሪቱን ጦር ኃይል ቃል አቀባይ ጠቅሶ እንደዘገበው ሁለት ሰዎች በጥቃቱ የተነሳ ህይወታቸው አልፏል። ቃል አቀባዩ ግን የሟቾችን ማንነት ከመግለጽ ተቆጥበዋል። የቪሩንጋ ብሔራዊ ፓርክ ባለሥልጣን እንዳሉት ጥቃቱ እገታ ለመፈፀም ያለመ ነበር። በርካታ ታጣቂ ቡድኖች በሩዋንዳ እና ኡጋንዳ ድንበር አካባቢ በሚገኘው የፓርኩ አካባቢ ይንቀሳቀሳሉ። የፓርኩ ጠባቂዎች በተደጋጋሚ በታጣቂዎች ጥቃት ይደርስባቸዋል፤ ይገደላሉም ተብሏል። የቪሩንጋ ብሔራዊ ፓርክ በዩኔስኮ በዓለም ቅርስነት የተመዘገበ ሲሆን በርካታ አገር ጎብኚዎች የሚያዘወትሩት ስፍራ ነው። ይህ በተራሮች እና በጥቅጥቅ ደኖች የተከበበው ብሔራዊ ፓርክ በ689 ጠባቂዎች ቢጠበቅም 200 ያህሉ በሥራ ላይ እያሉ መገደላቸውን የፓርኩ ባለስልጣናት ይናገራሉ።
كان السفير الإيطالي يستقل موكبا تابعا للأمم المتحدة وقال بيان إن لوكا أتاناسيو، البالغ 43 عاما، توفي في المستشفى الاثنين بعد أن تعرضت قافلة الأمم المتحدة، التي كان يستقلها، لإطلاق نار بالقرب من غوما. وكانت القافلة، بحسب ما أفادت به تقارير، تنتمي لبرنامج الغذاء العالمي التابع للأمم المتحدة. وذكرت تقارير أن ضابطا في الشرطة العسكرية الإيطالية كان مسافرا مع المبعوث الإيطالي، لقي مصرعه هو وشخص ثالث. وجاء في بيان الوزارة أنه "ببالغ الحزن تؤكد وزارة الخارجية وفاة السفير الإيطالي اليوم في غوما". مواضيع قد تهمك نهاية وعبر وزير الخارجية، لويجي دي مايو، عن "فزع كبير وحزن عميق" لمقتل هؤلاء الأشخاص. وقال "لن ندخر جهدا في تسليط الضوء على ما حدث". ويُعتقد أن الهجوم كان محاولة خطف، بحسب ما قاله مسؤولون في حديقة فيرونغا الوطنية القريبة. ونقلت وكالة رويترز للأنباء عن مسؤولين قولهم إن الحادث وقع في حوالي الساعة 10:15 بحسب التوقيت المحلي شمال غوما. ولا يُعرف حتى الآن من هي الجهة التي تقف وراء الهجوم، لكن من المعروف أن العديد من الجماعات المسلحة تعمل داخل الحديقة وحولها. كما تصطدم الميليشيات في شرق البلاد بانتظام مع بعضها بعضا، حيث تجاهد قوة كبيرة تابعة للأمم المتحدة للحفاظ على السلام. وظل أتاناسيو يمثل إيطاليا في جمهورية الكونغو الديمقراطية منذ عام 2017. وانضم إلى السلك الدبلوماسي في عام 2003 وأمضى بعض الوقت في المغرب ونيجيريا. وكانت جمهورية الكونغو الديمقراطية لسنوات عديدة تعاني من حرب أهلية وحشية اجتاحت العديد من البلدان المجاورة. وأدى الصراع إلى مقتل حوالي خمسة ملايين شخص فيما بين عامي 1994 و2003، حين وصفها بعض المراقبين بأنها حرب إفريقيا الكبرى. لكن نهاية الصراع لم تضع حدا للعنف. ولا تزال عشرات المليشيات والجماعات المتمردة تعمل في المناطق الشرقية. وتوجد بعثة حفظ السلام التابعة للأمم المتحدة في جمهورية الكونغو الديمقراطية منذ عام 1999. وهي واحدة من أكبر عمليات حفظ السلام في العالم، حيث يعمل بها أكثر من 17000 فرد على الأرض.
https://www.bbc.com/amharic/51166092
https://www.bbc.com/arabic/science-and-tech-51159198
የቻይና መንግሥት በገዳዩ ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 60 ነው ቢልም የእንግሊዝ የሕክምና ባለሙያዎች ግን 1700 ሰዎች በቫይረሱ ተጠቅተዋል እያሉ ነው። የመተንፈሻ አካላትን የሚያጠቃው ይህ ቫይረስ የተከሰተው 'ዉሃን' የተሰኘ ግዛት ውስጥ ሲሆን እስካሁን ሁለት ሰዎች መሞታቸው ይፋ ተደርጓል። ከሕክምና ባለሙያዎቹ አንዱ የሆኑት ፕሮፌሰር ኒል ፈርጉሰን ሁኔታው እጅግ እያሳሰባችው እንደመጣ አሳውቀዋል። ምርምሩን ያከናወኑት የእንግሊዝ ሐኪሞች ሌሎች ተቋማትና ከዓለም ጤና ድርጅት ጋር በጋራ በመሆን ነው። ሲንጋፖር እና ሆንግ ኮንግ ከቻይና ውሃን ግዛት የሚመጡ ተጓዦችን መርምረው ማስገባት ጀምረዋል። ዩናይትድ ስቴትስም ብትሆን በሳን ፍራንሲስኮ፣ ሎስ አንጀለስ እና ኒው ዮርክ በሚገኙ አውሮፕላን ማረፊያዎች በኩል የሚያልፉ መንገደኞች እንዲመረመሩ ትዕዛዝ አሳልፋለች። ምንም እንኳ ቫይረሱ መጀመሪያ ዉሃን ግዛት ላይ ይታይ እንጂ ታይላንድ ውስጥ ሁለት፤ ጃፓን ውስጥ ደግሞ አንድ ሰው በቫይረሱ መጠቃታቸው ተሰምቷል። አሁን ላይ የቫይረሱ ተጠቂዎች ትክክለኛ ቁጥር ምን ያክል እንደሆነ መገመት አዳጋች ነው፤ ነገር ግን በሽታውን የመቆጣጠር ኃላፊነት የተሰጠው አካል ከአውሮፕላን ማረፊያዎች የሚገኙ መረጃዎች ቁጥሩን ሊጠቁሙ ይችላሉ ተብሏል። የዉሃን አውሮፕላን ማረፊያ 19 ሚሊዮን ሰዎችን እንዲያስተናግድ ተብሎ የተገነባ ሲሆን የዓለም አቀፍ በረራ ተጠቃሚዎች ቁጥር ግን 3400 ብቻ ነው። የቻይና መንግሥት ቫይረሱ ከሰው ሰው ተላላፊ መሆኑን የሚያሳይ ምልክት እስካሁን አልታየም ብሏል። በሽታው ከተበከለ የባሕር ውስጥ እንስሳ ሳይመጣ እንዳልቀረም ግምት አለ። ቫይረሱ የመተንፈሻ አካላትን የሚያጠቃ ሲሆን በፈረንጆቹ 2002 ቻይና ውስጥ ከተከሰተውና ሳርስ ተብሎ ከሚታወቀው ቫይረስ ጋር ተመሳሳይነት አለው ተብሏል።
تشير المعلومات المتوافرة عن الفيروس الغامض إلى أنه ينتمي لعائلة فيروسات كورونا وكشف الفحص المعملي في الصين عن إصابة حوالي 41 شخصا بالفيروس، لكن خبراء في المملكة المتحدة يرجحون أن عدد المصابين حوالي 1700 شخص. وأُعلن عن وفاة مصابيْن بهذا المرض الغامض الذي ظهر في مدينة ووهان الصينية في ديسمبر/ كانون الأول الماضي. وقال أستاذ الطب نايل فيرغوسون: "أصبحت الآن أكثر قلقا بهذا الشأن عن الأسبوع الماضي." وجاءت التقديرات البريطانية لعدد المصابين بالفيروس الغامض نتيجة لتحريات قام بها مركز البحوث الطبية للتحليل الدولي للأمراض المعدية في كلية لندن الملكية الذي يقدم توصياته لعدة جهات رسمية أبرزها الحكومة البريطانية ومنظمة الصحة العالمية. مواضيع قد تهمك نهاية وفرضت سنغافورة وهونغ كونغ فحصا طبيا على المسافرين جوا إليهما من مدينة ووهان الصينية مع إعلان الإدارة الأمريكية إجراءات مماثلة بداية من الجمعة الماضية في مطارات نيويورك، ولوس أنجليس، وسان فرانسيسكو. كيف حُسبت تقديرات أعداد المصابين؟ يتمثل المؤشر الرئيسي لحجم هذه المشكلة الصحية في الحالات المصابة بالفيروس الغامض خارج الصين. ورغم تركز انتشار المرض في مدينة ووهان، اكتشفت حالتان في تايلاند وأخرى في اليابان. وكان هذا هو الأمر الذي أدى إلى تصاعد المخاوف حيال هذه المشكلة، وفقا لفيرغوسون. وأضاف أستاذ الطب المهتم بالفيروس الغامض: "بما أن ووهان نقلت اثلاث حالات عدوى إلى دول أخرى، أرى أن هناك احتمال لأن يفوق عدد المصابين بالفيروس الأرقام المعلنة من قبل السلطات الصينية." ومن المستحيل أن يتم تحديد رقم معين، لكن بدراسة نماذج انتشار العدوى، التي تعتمد على طبيعة الفيروس وعدد السكان المحللين وبيانات الرحلات الجوية، قد تتوافر لدينا صورة أوضح عن العدد التقديري للمصابين. ويخدم مطار ووهان الصيني حوالي 19 مليون راكب، لكن 3400 منهم فقط هم من يستقلون الرحلات الدولية يوميا. وأشارت الحسابات التفصيلية، التي نشرت على حساب مركز التحليل الدولي للأمراض المعدية على موقع التواصل الاجتماعي تويتر قبل النشر في أحد المجلات العلمية، إلى أن عدد المصابين بالمرض غير المعروف يُقدر حتى الآن بحوالي 1700 حالة. فرضت سنغافورة وهونغ كونغ والولايات المتحدة فحصا طبيا على المسافرين إليها جوا من مدينة ووهان الصينية ماذا يعني ذلك؟ قال فيرغوسون: "من السابق لأوانه أن نطلق التحذيرات، لكن قلقي ازداد إلى حدٍ بعيد مقارنة بما كان عليه منذ أسبوع." وقال مسؤولون في الصين إن العدوى بالفيروس الغامض لم تنتقل من شخص لآخر. وأشاروا إلى أن الفيروس لديه القدرة على الانتقال بين فصائل الكائنات الحية وأنه انتقل إلى المصابين من الحيوانات في سوق للمأكولات البحرية والحيوانات البرية في مدينة ووهان. لكن فيرغوسون علق على ذلك قائلا: "لا يبدو لي ذلك منطقيا، فبالنظر إلى ما يتوافر لدينا من معلومات عن فيروسات كورونا، لا أعتقد أن التعرض للحيوانات قد يكون السبب في هذا العدد من الإصابات." ويُعد فهم كيفية انتشار فيروس مكتشف حديثا من أهم العوامل التي تساعد في تحديد مدى خطورته. ما هذا الفيروس الغامض؟ أُخذت عينات فيروسية من المصابين وخضعت لفحص معملي. وتوصلت السلطات الطبية في الصين ومنظمة الصحة إلى أنه من فيروسات كورونا. وفيروسات كورونا هي عائلة كبيرة من الفيروسات، لكن ستة منها فقط هي المعروفة حتى الآن. (والتي تكون سبعة أنواع بعد إضافة الفيروس الصيني الغامض) وتمتد الأعراض التي تظهر على المصاب بفيروسات كورونا من أعراض نزلات البرد، وهي أبسط الأعراض، وحتى الإصابة بمشكلات قاتلة في الجهاز التنفسي أو ما يُعرف باسم السارس الذي قتل 774 شخصا من إجمالي المصابين الذي بلغ 8098 شخصا أثناء انتشار العدوى التي اندلعت من الصين في 2002. وأظهر التحليل الوراثي للفيروس الغامض أنه قريب الشبه جدا من السارس أكثر من أي نوع آخر من فيروسات كورونا. ماذا قال خبراء آخرون؟ قال جيريمي فارار، مدير مركز (ويلكم) الخيري للبحوث الطبية: "هناك الكثير الذي قد نكتشفه عن هذا الوباء." وأضاف: "لا يزال هناك انعدام يقين وفجوات فيما لدينا من حقائق، لكن من الواضح أن هناك مستوى من مستويات الإصابة يتضمن انتقال العدوى من شخص لآخر." وتابع: "بدأنا نسمع عن حالات في الصين ودول أخرى، ووفقا لما توضحه نماذج الانتشار، سوف تكون هناك في الغالب حالات إصابة أخرى في عدد من الدول." وقال جوناثان بول، أستاذ الطب في جامعة نوتنغهام: "المهم أن نعي أنه من الصعب أن نحدد العدد الحقيقي للحالات المصابة حتى تنتشر الاختبارات المعملية لعينات من المشتبه في إصابتهم." وأضاف: "لكن يمكننا أن نأخذ الأمر بجدية حيال الأرقام التقديرية الحالية حتى تتوافر لدينا معلومات أخرى. فمسألة انتقال العدوى من حيوان إلى الإنسان في 41 حالة أمر مبالغ فيه، وأعتقد أن ذلك يحملنا على أن نرجح أن هناك حالات إصابة أكثر من تلك التي تم اكتشافها حتى الآن."
https://www.bbc.com/amharic/news-50198595
https://www.bbc.com/arabic/science-and-tech-51148674
በግላስጎው ዩኒቨርስቲ የሚገኙ ባለሙያዎች እንደደረሱበት የቀድሞ እግር ኳስ ተጫዋቾች አንጎልን እያዳከመ ለሞት በሚያበቃ የአንጎል በሽታ የመጋለጥ እድላቸው ከሦስት ጊዜ በላይ ከፍተኛ መሆኑን ገልጸዋል። የስኮትላንድ እግር ኳስ የበላይ አስተዳዳሪ ከህክምና ባለሙያዎች ጋር ከተነጋገረ በኋላ ያሉ አማራጮች ላይ ውሳኔ እንደሚሰጥ ተነግሯል። አሜሪካ ውስጥ ከአምስት ዓመት በፊት ጀምሮ ታዳጊ ህጻናት ኳስ በጭንቅላታቸው እንዳይመቱ እገዳ ተጥሏል። • ''ብሔርተኝነት'' እያጠላበት ያለው እግር ኳስ • የአውሮፓን እግር ኳስ የሚዘውረው ሃብታሙ 'ደላላ' በእግር ኳስ ጨዋታ ላይ በጭንቅላት (በቴስታ) ኳስ መምታት በአንጎል ደህንነት፣ በተለይም በህጻናት ላይ የሚኖረውን ውጤት በተመለከተ ባለሙያዎች የሚሰጡትን ምክር ተከትሎ ስኮትላንድ ውስጥ ክልከላ ሊቀመጥ እንደሚችል እየተነገረ ነው። አንድ ውስጥ አዋቂ እንዳሉት "ጉዳዩ ታዳጊዎች በእግር ኳስ ጨዋታ ወቅት ኳስ በጭንቅላታቸው የመግጨት አጋጣሚ ብቻ ሳይሆን በልምምድ ወቅት በተደጋጋሚ ኳስን በጭንቅላት መምታትን ይመለከታል" ብለዋል። የስኮትላንድ እግር ኳስ ማህበር ዋና የህክምና አማካሪ የሆኑት ዶክተር ጆን ማክሊን ባለፈው ሳምንት ለቢቢሲ ኳስን በጭንቅላት በመምታት በታዳጊ ተጫዋቾች ላይ የሚፈጠረውን ጫና ለመቀነስ እርምጃ እንዲወሰድ እንደሚፈልጉ ገልጸዋል። ዶክተሩ እንዳሉት "ከስኮትላንድና ከአውሮፓ እግር ኳስ ማህበር ጋር በመሆን ተቀባይነት ያለው መመሪያ ለማዘጋጀት ሥራ ጀምረናል። " • አወዛጋቢው የእግር ኳስ ዳኞች ማስመሪያ • ቢጫና ቀይ ካርዶች እንዴት ወደ እግር ኳስ ሜዳ መጡ? "ለምሳሌም ለታዳጊዎች የሚሰጠውን ኳስ በጭንቅላት የመምታት ልምምድ የተወሰነ እንዲሆንና አንጎላቸው ለማገገም እንዲችል በሳምንት የሚሰጣቸው ስልጠና አንድ ጊዜ ብቻ እንዲሆን ማድረግን የመሰለ ቀላል እርምጃ ሊሆን ይችላል" ብለዋል። የስኮትላንድ እግር ኳስ ማህበር ውስጥ አዋቂ እንዳሉት የማህበሩ አመራር ቡድን ታዳጊዎች ኳስ በጭንቅላታቸው መምታትን በተመለከተ የቀረበውን የባለሙያ አስተያየት ይደግፈዋል ብለዋል። በግላስጎው ዩኒቨርስቲ ለተደረገው ጥናት መነሻ የሆነው የቀድሞው ዌስት ብሮም አጥቂ ጄፍ አስቴል ለህልፈት የተዳረገው በተደጋጋሚ በጭንቅላቱ ላይ በደረሰበት ጉዳት ሳቢያ ነው የሚል አስተያየት ከተሰነዘረ በኋላ ነው። በ2002 (እኤአ) አስቴል ከሞተ በኋላ፣ በጥናቱ መዘግየት ቤተሰቦቹ ቁጣቸውን በመግለጻቸው፣ በእግር ኳስ ማህበሩና በፕሮፌሽናል እግር ኳስ ተጫዋቾች ማህበር አነሳሽነት ጥናቱ ተደርጓል። የሟቹ እግር ኳስ ተጫዋች ሴት ልጅ የሆነችው ዳውን ጥናቱ ይፋ ከተደረገ በኋላ በውጤት "እንደደነገጠች" ተናግራለች።
ويأتي ذلك وسط مخاوف من أن ضربات الرأس تزيد من احتمالات الإصابة بالخرف لدى لاعبي كرة القدم، وربما الوفاة بسبب المرض. فما الدليل على هذه المخاوف؟ ماذا يحدث للمخ عندما نضرب الكرة بالرأس؟ تزن كرة القدم حوالي نصف كيلوغرام. وقدر العلماء أن بإمكانها إصابة رأس اللاعب بسرعة قد تصل إلى 128 كيلومتر في الساعة. وعندما تضرب الكرة الرأس، يتأرجح المخ ويتخبط في العظم الخلفي للجمجمة، ما يتسبب في بعض التورم. مواضيع قد تهمك نهاية وكشفت دراسة أجرتها جامعة بريتش كولومبيا عام 2018 أن مستويات البروتين المرتبط بتلف الخلايا العصبية تزيد في الدم بعد ضرب الكرة بالرأس. ومن المستبعد أن تتسبب ضربة واحدة بخطر يذكر، لكن استمرار هذه التأثير السلبي قد يحدث مع التكرار على المدى البعيد. ما الدليل على زيادة خطر الإصابة بالخرف؟ برز الأمر لأول مرة في الصحف عام 2002، بعد وفاة لاعب كرة القدم البريطاني جيف أستيل عن 59 عاما. وكان أستيل قد أصيب بالخرف المبكر. وعند إعادة فحص مخه في عام 2014، تبين أنه توفي بسبب الإصابة بأحد أشكال التلف الدماغي المزمن. وترتبط هذه الإصابة برياضة الملاكمة، وتتسبب في فقد الذاكرة والاكتئاب والخرف. كما رُصدت في أنواع الرياضات التلاحمية الأخرى. وجزم أحد الباحثين بأن السبب وراء تلف مخ أستيل يرجع لسنوات من ضربه للكرة بالرأس. وفي فبراير/شباط 2017، كشف بحث أجرته جامعة كلية لندن وجامعة كارديف، عن رصد أعراض التلف الدماغي بين أربعة من أصل ستة لاعبي كرة قدم شملتهم الدراسة، وفحصت أمخاخهم بعد الوفاة. وقال البروفيسور هيو موريس، من جامعة كلية لندن، لبي بي سي آنذاك: "رصدنا نوع التغيرات التي يمكن رؤيتها لدى لاعبي الملاكمة المتقاعدين. وهي تغيرات عادة ما ترتبط بالإصابة المتكررة في المخ. وبفحصنا عدد من اللاعبين، اكتشفنا دليل على حدوث إصابات الرأس هذه في مرحلة مبكرة من حياتهم، والتي غالبا ما يكون لها تأثير على فرص الإصابة بالخرف". وكشفت دراسة أجرتها جامعة غلاسكو العام الماضي أن لاعبي كرة القدم المحترفين المتقاعدين تزيد فرص إصابتهم بالخرف ثلاث مرات ونصف عن الناس العاديين في نفس الفئة العمرية. لكن كل هذا ليس دليلا على أن ضربات الرأس بالتحديد تسبب الإصابة بالخرف. وإثبات هذه الأمر يحتاج إلى دراسة مطولة. وفاة جيف أستيل بعد إصابته بالخرف كثيرا ما يتردد ارتباطها بضربات الرأس لم يصعب إثبات هذه الصلة؟ أسباب الإصابة بالخرف معقدة، ويرجح أنها ترجع لمزيح من العمر وأسلوب الحياة والعوامل الوراثية. وبالتأكيد تعد الصدمات التي تصيب المخ عاملا في الإصابة. لكن أسلوب الحياة غير الصحي، مثل التدخين والإفراط في شرب الكحوليات وزيادة الوزن من بين عوامل الإصابة المعروفة. ومن الصعب تقييم مدى تأثير كل من هذه العوامل على احتمال الإصابة بشكل منفصل. ما هي الأبحاث الجارية؟ دشنت كل من كلية لندن للصحة العامة والطب المداري، وجامعة الملكة ماري بلندن، ومعهد الطب المهني، دراسة تشمل 300 لاعب كرة قدم محترف سابق. وتقوم خطة الدراسة على إجراء مجموعة من الاختبارات للاعبين تتراوح أعمارهم بين 50 و85 عاما، لتقييم قدراتهم الذهنية والجسدية. هذا بخلاف جمع بيانات عن المشوار المهني للاعبين، والعوامل المرتبطة بأسلوب حياتهم. وتسمح كل هذه البيانات بمقارنة مواقع اللاعبين في الملعب، سواء كانوا مدافعين أو لاعبي خط الوسط، أو غيرهم ممن تقل احتمالات ضربهم للكرة بالرأس. وسيقارن البحث نتائجه بنتائج دراسة أخرى تُعرف بدراسة مواليد عام 1946، التي راقبت أعراض التقدم في العمر بين مواليد هذا العام. ويقول المشرف على الدراسة، البروفيسور نيل بيرس من كلية لندن للصحة العامة والطب المداري: "لا نعرف الكثير عن مخاطر الارتجاج في كرة القدم، ولا نعرف شيئا تقريبا عن الأثر طويل المدى لتكرار ضرب الكرة بالرأس". وتابع: "هذه الدراسة ستمنحنا، لأول مرة، دليلا مقنعا عن التأثير طويل المدى على القدرات العقلية للاعبي كرة القدم المحترفين".
https://www.bbc.com/amharic/news-42476837
https://www.bbc.com/arabic/world-42476007
ጳጳሱ የዛሬውን የስደተኞች ሁኔታ ኢየሱስና እናቱ ማርያም ከናዝሬት ወደ ቤተልሄም ከመሰደዳቸውና የሚያስጠጋቸው ከማጣታቸው ጋር አመሳስለውታል። "የንፁሃንን ደም ማፍሰስ ምንም ከማይመስላቸው መሪዎች ለማምለጠ ብዙዎች ለመሰደድ እየተገደዱ ነው" ብለዋል ጳጳሱ ። ጳጳሱ የተለመደውን የገና ንግግራቸውን የሚያደረጉት ዛሬ ነው። የ81 ዓመቱ ፖፕ ፍራንሲስ ራሳቸው ቅድመ አያታቸው ጣልያናዊ ስደተኛ እንደነበሩ በገና ዋዜማ በቫቲካን ቅዱስ ጴጥሮስ ቤተክርስትያን ተሰብስቦ ለነበረው ምእመን ተናግረዋል። "የብዙ ሚሊዮኖችን ግለ ታሪክ ስንመለከት መሰደድን የመረጡ ሳይሆኑ የሚወዷቸውን ትተው መሰደድ ግዴታ የሆነባቸው ናቸው።"ብለዋል። በመላው ዓለም 1.2 ቢሊዮን የካቶሊክ እምነት ተከታዮችን የሚመሩት ፖፕ ፍራንሲስ ለእንግዶች በየትኛውም አገር ጥሩ አቀባበል ለማድረግ እምነት እንደሚያስፈልግ ገልፀዋል። ጳጳሱ ለስደተኞች መከላከል የጵጵስና ዘመናቸው ዋንኛ ጉዳይ መሆኑን ቀደም ሲልም ግልፅ አድርገዋል። ጳጳሱ ስለ ስደተኞች ይህን እያሉ ባሉበት በአሁኑ ወቅት አለም ላይ የስደተኞች ቁጥር 22 ሚሊዩን ደርሷል። የማይናማር ግጭትን የሚሸሹ በርካቶች ደግሞ ይህ ቁጥር በፍጥነት እንዲያሻቅብ እያደረጉ ነው። የገና ዋዜማ በተለያየ የአለም ክፍል በክርስትያኖች ተከብሯል። በቤተልሄምም ክርስትያኖች በተመሳሳይ መልኩ ተሰባስበው ነበር። ቢሆንም ግን በዌስት ባንኳ ከተማ የታየው የምእመናን ቁጥር አነስተኛ ነበር። ምክንያቱ ደግሞ የዶናልድ ትራመፕ ለእየሩሳሌም በእስራኤል ዋና ከተማነት እውቅና መስጠትን ተከትሎ አካባቢው ላይ ውጥረት መንገሱ ነው።
قال البابا إن "العديد من اللاجئين أجبروا على مغادرة منازلهم بسبب قادة لا "يرون أي مشكلة في إراقة دماء الأبرياء" وقارن الحبر الأعظم بين اللاجئين ويوسف ومريم وكيف ارتحلوا من الناصرة إلى بيت لحم. وقال البابا إن "العديد من اللاجئين أجبروا على مغادرة منازلهم بسبب قادة لا "يرون أي مشكلة في إراقة دماء الأبرياء". وسيلقي البابا فرنسيس (81 عاما) عظة الميلاد التقليدية في كنيسة القديس بطرس في الفاتيكان في وقت لاحق اليوم الاثنين. في قداس بالمكسيك، البابا فرنسيس يندد "بمأساة" المهاجرين البابا فرنسيس يعلن عن اجراءات تيسير الطلاق للكاثوليك وأضاف البابا أن "هناك الكثير من الخطوات الأخرى مخفاة في أثر أقدام يوسف ومريم"، مشيراً إلى"أننا نرى ملايين الأشخاص الذين أجبروا على الرحيل عن بلادهم وتركوا ورائهم أحبائهم". وقال الحبر الأعظم الزعيم الروحي للكاثوليك البالغ عددهم 1.2 مليار شخص حول العالم إن ديننا المسيحي يطلب منا الترحيب بالأجانب في كل مكان.
https://www.bbc.com/amharic/news-53563408
https://www.bbc.com/arabic/world-45113182
ባለስልጣኑ በሚሊዮኖች ዶላር ጋር በተገናኘ ሰባት ክሶች ቀርበውባቸው የነበረ ሲሆን በሁሉም ጥፋተኛ ሆነው መገኘታቸው ተዘግቧል። ስልጣናቸውን ያላግባቡ በመጠቀም፣ ገንዘብ በማዘዋወርና እምነትን ጥሰዋል በተባሉት ክሶች ላይ የቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር ፍፁም ውንጀላ ነው ብለው ተከራክረዋል። ሙስናን እዋጋለሁ ብላ በተነሳችው ማሌዥያ ባለስልጣኗን መክሰሷ አገሪቷ ምን ያህል በህግ የበላይነት ታምናለች የሚለውን ማሳያ እንደሆነ በርካቶች ተናግረዋል። የጠቅላይ ሚኒስትሩ የሙስና ቅሌት እሳቸውን ብቻ ሳይሆን ከአለም አቀፉ ማጭበርበርና ሙስናንም ያጋለጠ ነው ተብሏል። በዛሬው ዕለት በተደረሰው የፍረድ ቤት ውሳኔም 1 ማሌዥያ ዴቨሎፕመንት በርሃድ ከተባለው ተቋም አስር ሚሊዮን የሚገመት ዶላር በወቅቱ በስልጣን ላይ ወደነበሩት ጠቅላይ ሚኒስትር የባንክ አካውንት ውስጥ ገብቷል ተብሏል። 1 ማሌዥያ ዴቨሎፕመንት በርሃድ የተባለው ተቋም በጎርጎሳውያኑ 2009 የተቋቋመ ሲሆን አላማውም የአገሪቱን ልማት ለማሳደግ በሚልም ነው። በጎርጎሳውያኑ 2015ም ተቋሙ ለባንክና አንዳንድ ክፍያዎችን አለመፈፀሙ ጥያቄን አጫረ። የማሌዥያና የአሜሪካ ባለስልጣናት 4.5 ቢሊዮን ዶላር የሚገመት ከተቋሙ ተወስዶ ግለሰቦች ኪስ ውስጥ ገብቷል ይላሉ። ይህ ጠፋ የተባለው ገንዘብ ቅንጡ መኖሪያ ቤቶችን ከሚገነባ ድርጅት፣ የግል አውሮፕላን እንዲሁም ታዋቂዎች ስዕሎች ቫንጎግና ሞኔት እንዲሁም ከፍተኛ ገንዘብ የወጣበት የሆሊውድ ፊልም ተሰርቶበታል ተብሏል። ባለፈው ሳምንት የአሜሪካው ባንክ ጎልድማን ሳክስ በዚህ የሙስና ቅሌት ውስጥ በነበረው ሚና ነፃ ለመውጣት 3.9 ቢሊዮን ዶላር ስምምነት ከማሌዥያ ባለስልጣናት ጋር ፈርሟል። ባንኩ ኢንቨስተሮች በተቋሙ ላይ መዋዕለ ንዋይ እንዲያፈሱ በሚል 6.5 ቢሊዮን ዶላር ያህል ገንዘብ ማሰባሰብ ችሏል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በስልጣን ላይ እያሉ ከነዚህ ጥፋቶች በሙሉ በባለስልጣናቱ ነፃ ቢደረጉም ከሁለት አመታት በፊት በነበረው ምርጫም እንዲሸነፉ ምክንያት ሆኗል። ባለስልጣናቱም ምርመራቸውን ከፍተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትር ለዘጠኝ አመታት ያህል፣ በጎርጎሳውያኑ 2009-2018 ድረስ ስልጣን ላይ ነበሩ። ናጂብ ራዛቅ በበኩላቸው ምንም ጥፋት አላጠፋሁም ብለው የተከራከሩ ሲሆን የገንዘብ አማካሪዎቻቸው እንዳወናበዷቸው አስረድተዋል። በተለይም በግዞት ላይ ያለው ጆ ሎውን የጠቆሙ ሲሆን ግለሰቢ በአሜሪካና በማሌዥያ ክሶች ተመስርተውበታል። ናጂብ ራዛቅ ጥፋተኛ ሆነው የተገኙባቸው ወንጀሎች እያንዳንዳቸው ከ15-20 አመታት እስር የሚያስፈርዱ ናቸው። ከእስሩ ውሳኔ በፊትም ይግባኝ እንደሚጠይቁ አስታውቀዋል። ባለቤታቸው ሮስማህ ማንሶር በበኩሏ ህጋዊ ካልሆነ የገንዘብ ዝውውር፣ ግብር ማጭበርበር ጋር በተያያዘ ክስ ተመስርቶባቸዋል።
نجيب فقد مكانته بصورة دراماتيكية بعد خسارته الانتخابات واتهم نجيب بتلقي 42 مليون رنغيت (10 ملايين دولار) من صندوق الاستثمار الحكومي "ماليزيا 1 للتنمية بيرهاد" إلى حسابه البنكي الشخصي. واعتقل رئيس الوزراء السابق في يوليو/تموز، واتهم رسميا بخيانة الأمانة وإساءة استخدام منصبه. وبدأ التحقيق الجديد بشأن صندوق "ماليزيا 1 للتنمية بيرهاد" بعد خسارته المدوية في الانتخابات في مايو/أيار. وينفي نجيب دائما ارتكابه أي جرائم، وبرّأت السلطات الماليزية ساحته عندما كان في منصبه. مداهمات الشرطة على ممتلكات نجيب كشفت عن وجود مقتنيات باهظة الثمن تقدر بملايين الدولارات ويتهم نجيب وأفراد من أسرته وكثير من حلفائه باختلاس مبالغ ضخمة قيل إنها استخدمت لشراء كل شيء بداية من التحف الفنية حتى العقارات الفاخرة. ولعبت الاتهامات دورا محوريا في خسارته أمام تحالف إصلاحي يقوده السياسي المخضرم، مهاتير محمد، البالغ من العمر 93 عاما. وفي الأسابيع الأخيرة، شُنّت مداهمات على ممتلكات مرتبطة بنجيب وزوجته. وتقول الشرطة إن مصادرة تلك المقتنيات القيمة، التي كانت من بينها حقائب يدوية مصنوعة خصيصا ومجوهرات وأموال نقدية، كانت الأكبر في تاريخ ماليزيا. وكان هدف صندوق "ماليزيا 1 للتنمية بيرهاد"، الذي أسسه نجيب عام 2009، تحويل العاصمة، كوالالمبور، إلى مركز مالي ودعم الاقتصاد عبر استثمارات استراتيجية. تحقيقات جارية بشأن "ماليزيا 1 للتنمية بيرهاد" في عدد من دول العالم وبدأ الصندوق في تصدير صورة سلبية في بداية 2015 بعدما عجز عن الوفاء بمدفوعات من بين 11 مليار دولار تعهد بها إلى البنوك وحاملي الأسهم. وذكرت صحيفة وول ستريت جورنال أنها اطّلعت على دليل مستندي قيل إنه اقتفى أثر ما يقرب من 700 مليون دولار من الصندوق إلى حسابات شخصية لنجيب. ولا تزال مليارات الدولارات مفقودة.
https://www.bbc.com/amharic/news-53945831
https://www.bbc.com/arabic/middleeast-53919094
ጥቃቱ የተፈፀመው ባለፈው ጥር ሲሆን በሊቢያዋ መዲና ትሪፖሊ በሚገኝ አንድ የወታደር ማሠልጠና ካምፕ ላይ ነበር። በወቅቱ ትሪፖሊ እራሱን የሊቢያ ብሔራዊ ጦር ብሎ በሚጠራው ኀዓይል ከበባ ውስጥ ነበረች። ዩናይትድ አረብ ኤምሬትስ ግን ጥቃቱን አልፈፀምኩም ስትል ታስተባብላለች። ኤምሬትስ ጥቃቱ የተሰነዘረው በአገሪቱ ወታደሮች ነው ብትልም ወታደራዊ ካምፑ ላይ የወረደው ሚሳኤል 'ብሉ አሮው' የተሰኘ ቻይና ሰራሽ መሣሪያ እንደሆና መረጃዎች ይጠቁማሉ። ቢቢሲ አፍሪካ አይ እና የቢቢሲ አረብኛ የዘገባ ክፍል ባልደረቦች ማረጋገጥ እንደቻሉት ዊንግ ሉንግ ሁለት [Wing Loong II] የተባለው ሰው አልባ አነስተኛ በራሪ [ድሮን] በወቅቱ ሊቢያ ውስጥ ጥቅም ላይ ይውል የነበረው አል ካዲም በተባለው ካምፕ ውስጥ ብቻ ነው። ዩናይትድ አራብ ኤሜሬትስ ሊቢያ ውስጥ ምንም ዓይነት ወታደራዊ እርምጃ ወስጄ አላውቅም ስትል ታስተባብላለች። ነገር ግን ሊቢያ ውስጥ የሚንቀሳቀሱ የተባበሩት መንግሥታት ሰላም አስከባሪዎችን እንደምትደግፍ ትናገራለች። ዩናይትድ አራብ ኤሜሬትስ ለቢቢሲ ጥያቄ ምላሽ ከመስጠት ተቆጥባለች። ጥቃቱ በደረሰበት ወቅት 50 ያክል ታዳጊ ወታደሮች በደቡባዊ ትሪፖሊ በሚገኝ አንድ ካምፕ ውስጥ ልምምድ በማድረግ ላይ ነበሩ። ያለምንም ማስጠንቀቂያ ማሠልጠኛ ማዕከሉ ላይ የወረደው ሚሳዔል 26 ታዳጊ ሠልጣኞችን ሲገድል በርካቶች ደግሞ ቆስለዋል። በወቅቱ ወታደሮች ያልታጠቁ እንደነበሩ ተነግሯል። ከተረፉት መካከል የ20 ዓመቱ አብዱል ሞዊን አንዱ ነው። "የነበረውን ሁኔታ በቃላት ለመግለፅ ከባድ ነው" ሲል ለቢቢሲ የተፈጠረውን ያስረዳል። "ሁሉም በየቦታው ወድቆ ሲያቃስት ነበር። ሰውነታቸው የተበታተነ ጓደኞቼን አይቻለሁ፤ በጣም አሰቃቂ ነበር።" ጥቃቱ ከደረሰ ሰባት ወራት ቢያልፉትም ለደረሰው አደጋ ኃላፊነት የወሰደ ማንም አካል የለም። የሊቢያ ብሔራዊ ጦር ጄኔራል ካሊፋ ሃፍጣር በወቅቱ ስለጥቃቱ ምንም እንደማይውቁ ጥቅሰው፤ ምናልባት እዚያ ካምፑ ውስጥ በተነሳ ጠብ ምክንያት ሊሆን እንደሚችል ጠቁመው ነበር። ቢቢሲ ምን አገኘ? ቢቢሲ ያገኘው መረጃ እንደሚያሳየው ጥቃቱ የተፈፀመው እጅግ በረቀቀ የጦር መሣሪያ ነው። ጥቃቱ ከደረሰ በኋላ የተገኙ ምስሎችን የመረመረው ቢቢሲ፤ 'ብሉ አሮው 7' የተባለው ሚሳዔል ጥቅም ላይ እንደዋለ ማረጋገጥ ችሏል። አልፎም ዊንግ ሉንግ 2 የተባለው ድሮን ሚሳዔሉን ተሸክሞ ጥቃቱን እንዳደረሰ ማረጋገጥ ችለናል። በወቅቱ ይህ ድሮን ይንቀሳቀስበት የነበረው ብቸኛው ካምፕ አል ካዲም የተሰኘው ሲሆን ይህ ወታደራዊ ኃይል በጄኔራል ሃፍጣር ቁጥጥር ሥር ያለ ነው። ቢቢሲም ሆነ የተባበሩት መንግሥታት ያገኙት ማስረጃ እንደሚጠቁመው እዚህ ካምፕ ውስጥ የሚንቀሳቀሱ ድሮኖች ንብረትነታቸው የዩናይትድ አራብ ኤሜሬትስ ነው። ባለፈው ዓመት ኤምሬትስ ጥቃት አድርሰዋል የተባሉትን ሚሳዔሎችና ድሮኖች ወደ ሊቢያ ልካለች ሲል የተባበሩት መንግሥታት መውቀሱ አይዘነጋም። ሌላኛው ቢቢሲ ያገኘው መረጃ እንደሚጠቁመው ግብፅ ከሊቢያ ድንበር ጋር የሚያዋስናትን ስትራቴጂካዊ ቦታ ዩናይትድ አራብ ኤሜሬትስ እንድትጠቀምበት ፈቃዳለች። አልፎም የግብፅ ንብረት ያልሆኑ የጦር ጄቶች በግብፅ አየር ሲንቀሳቀሱና ሲዲ ባራኒ በተሰኘው የግብፅ ወታደራዊ ካምፕ ውስጥ ማረፋቸውን የሳተላይት ምስሎች አሳይተዋል። እኒህ የጦር ጄቶች የኤምሬትስ ንብረት መሆናቸውን ማረጋገጥ ተችሏል። የግብፅ መንግሥትም ከቢቢሲ ለቀረበለት ጥያቄ ምላሽ አልሰጠም። በሊቢያ ጉዳይ እጃቸውን ጣልቃ ያስገቡት ግብፅና ዩናይትድ አረብ ኤምሬትስ ብቻ አይደሉም። ቱርክም ሊቢያ ውስጥ የተባበሩት መንግሥታትን ስምምነት የሚጥስ ተግባር መፈፀሟ ተረጋግጧል። በቱርክ መንግሥት ድጋፍ የሚያገኘውና በተባበሩት መንግሥታት እውቅና ያለው መንግሥት የጄኔራል ሃፍጣሪን ጦር ከትሪፖሊ ማስወጣት ችሏል።
نهاية YouTube مشاركة, 1 عندما وقعت الضربة في الرابع من يناير/كانون الثاني الماضي، كان الجيش الوطني الليبي يحاصر طرابلس، ولكنه نفى مسؤوليته عن الهجوم، وأشار إلى مقتل الطلاب في قصف محلي. لكن التحقيق الذي أجراه قسم بي بي سي أفريقيا ووثائقيات بي بي سي عربي، وجد أدلة على إصابة الطلاب العسكريين بصاروخ جو-أرض صيني الصنع يعرف باسم Blue Arrow 7 (أي السهم الأزرق 7)، أطلقته طائرة مسيرة تسمى (وينغ لوونغ 2) Wing Loong II. كما وجد التحقيق أدلة على أن طائرات وينغ لوونغ 2 كانت تعمل فقط من قاعدة جوية ليبية واحدة - هي الخادم - وقت الغارة وأن الإمارات قامت بتزويد وتشغيل الطائرات المسيرة التي كانت متمركزة هناك. ووجدت بي بي سي أيضًا سجل أسلحة يبين أن الإمارات العربية المتحدة اشترت 15 طائرة مسيرة من طراز وينغ لوونغ 2 و 350 صاروخًا من نوع السهم الأزرق 7 عام 2017. مواضيع قد تهمك نهاية ونفت الإمارات في السابق أي تدخل عسكري في ليبيا، وزعمت دعمها لعملية السلام التابعة للأمم المتحدة. لكن الأمم المتحدة وجدت في عام ٢٠١٩ أن الإمارات انتهكت حظر الأسلحة الذي تفرضه على ليبيا، والذي كان ساري المفعول منذ 2011، بإرسالها طائرات مسيرة من طراز وينغ لوونغ وصواريخ السهم الأزرق 7 إلى البلاد. كما وجد تحقيق بي بي سي أدلة جديدة على أن مصر تسمح للإمارات باستخدام القواعد الجوية العسكرية المصرية القريبة من الحدود الليبية. إذ تبين أنه في فبراير/شباط 2020 نقلت طائرات وينغ لوونغ 2 المتمركزة في ليبيا عبر الحدود إلى مصر، إلى قاعدة جوية بالقرب من سيوة في الصحراء الغربية المصرية. كما تظهر صور الأقمار الصناعية أن قاعدة جوية عسكرية مصرية أخرى، وهي سيدي براني، استخدمت في عمليات لطائرات ميراج 2000 المقاتلة الملونة بألوان لا تستخدمها القوات الجوية المصرية، ولكنها تطابق تمامًا الطائرات التي تتسخدمها الإمارات، وهو نفس طراز الطائرة الذي اتهمته الأمم المتحدة في غارة جوية على مركز للمهاجرين شرق طرابلس في يوليو 2019 ، وقتل فيها 53 شخصًا. وتعد سيدي براني أيضًا وجهة للعديد من طائرات الشحن التي أقلعت من الإمارات، مما يشير إلى وجود جسر جوي للمعدات أو الإمدادات بين الإمارات وقاعدة عسكرية على بعد 80 كيلومترًا فقط من الحدود الليبية. وقد حضرت الإمارات ومصر مؤتمرا حول ليبيا عقدته أنغيلا ميركل في برلين في يناير/كانون الثاني من هذا العام، حيث أكدتا على دعمهما لعملية السلام التابعة للأمم المتحدة واتفقتا على الامتناع عن التدخل في الحرب الليبية. واعتمد تحقيق بي بي سي، الذي استمر ثلاثة أشهر، على أدلة فيديو لإعادة بناء الصاروخ الذي قتل الطلاب العسكريين في طرابلس، بالإضافة إلى صور الأقمار الصناعية لتأكيد وجود طائرات بدون طيار من طراز وينغ لوونغ في القواعد الجوية الليبية، وتتبع هذه الطائرات بدون طيار وهي تقطع الحدود الى مصر كما يبدو. وحلل فريق التحقيق أيضا بيانات الرحلات التي سجلها الرادار لتأكيد حركة طائرات الشحن بين الإمارات وقاعدة سيدي براني الجوية العسكرية في غرب مصر. وقدمت بي بي سي أفريقيا وبي بي سي عربي نتائج هذا التحقيق إلى حكومتي الإمارات العربية المتحدة ومصر لكنها لم تتلق أي رد حتى الآن. وفي العام الماضي، كان هناك تصعيد في استخدام الطائرات بدون طيار من قبل كلا الجانبين في الصراع. ووصف غسان سلامة، الرئيس السابق لبعثة الأمم المتحدة في ليبيا، هذا بأنه "ربما يكون أكبر مسرح حرب طائرات بدون طيار في العالم الآن". ويأتي التقرير بعد تحقيق آخر أجرته بي بي سي أفريقيا في وقت سابق من هذا العام كشف عن أن تركيا انتهكت أيضًا حظر الأسلحة الذي تفرضه الأمم المتحدة على ليبيا بإرسالها شحنات سرية من الأسلحة إلى حكومة الوفاق الوطني التي تعترف بها الأمم المتحدة في طرابلس.
https://www.bbc.com/amharic/news-54611159
https://www.bbc.com/arabic/middleeast-54694904
የሱዳን ጠቅላይ ሚኒስትር አብደላ ሃምዶክ በበኩላቸው የካሳው ገንዘብ ቢተላለፍም ከአሜሪካ በኩል የተፋጠነ ምላሸ አላየንም ብለዋል። በዝርዝሩ መካተት አገራቸውን ከፍተኛ ክፍያ እንዳስከፈላት የተናገሩት ጠቅላይ ሚኒስትሩ "ገንዘቡ መከፈሉም ከዝርዝሩ ለመውጣት የመጨረሻ ዋስትናችን ነው" ማለታቸውን የአገሪቱ ሚዲያ ዘግቧል። የአልቃይዳው መሪ ኦሳማ ቢን ላደን ሱዳንን ለተወሰነ ጊዜ ኖሮባታል፤ እንዲሁም መቀመጫው ነበረች በማለት አሜሪካ ሱዳንን የምትወነጅላት ሲሆን ከጎሮጎሳውያኑ 1993ም ጀምሮ ሽብርን ከሚደግፉ አገራት ውስጥ አካትታለች። ካሳውም አልቃይዳ በ1998 በኬንያና በታንዛንያ የሚገኙ የአሜሪካ ኤምባሲዎች ላይ ቦምብ ፍንዳታዎች መፈፀሙ ጋር የተያያዘ ነው። በኬንያና በታንዛንያ በደረሰው ጥቃት 220 ሰዎች የተገደሉ ሲሆን የካሳው ገንዘብ ለተጠቂዎችና በጥቃቱ ቤተሰቦቻቸውን ላጡ አሜሪካውያን እንደሚከፈልም ትራምፕተናግረዋል። ሱዳን ከሶስት አስርት አመታት በላይ የገዙዋት ፕሬዚዳንት ኦማር አልበሽር ከስልጣን መወገድ ተከትሎ የአሜሪካና የሱዳን ግንኙነት መሻሻሉም እየተናገረ ነው። "መልካም ዜና ነው። አዲሱ የሱዳን መንግሥት በርካታ ማሻሻያዎችን እያደረገ ነው። አሁን ደግሞ ለሽብር ተጠቂና በጥቃቱ ቤተሰቦቻቸውን ላጡ አሜሪካውያን 335 ሚሊዮን ዶላር ለመክፈል ተስማምቷል" በማለትም ነው ፕሬዚዳንቱ በትዊተር ገፃቸው ያሰፈሩት። "ገንዘቡ ከተሰጠ በኋላ ሱዳንን ሽብርን ከሚደግፉ አገራት ዝርዝር ውስጥ አወጣታለሁ። በመጨረሻም ፍትህ ለአሜሪካ ህዝብ ፤ ለሱዳንም ትልቅ ደረጃ ነው" ብለዋል። የአሜሪካ ፕሬዚዳንቶች ሽብርን ከሚደግፉ አገራት ዝርዝር ውስጥ የማውጣት ስልጣን ያላቸው ሲሆን ምክር ቤቱ ደግሞ ለመቃወም 45 ቀናት አሉት። አሜሪካ በጥቁር መዝገብ ውስጥ ካካተቻቸው አገራት መካከል አንዷ ሱዳን ስትሆን፣ ቀሪዎቹ ደግሞ ኢራን፣ ሰሜን ኮሪያና ሶሪያ ይገኙበታል።
تصنيف أي منظمة في خانة الارهاب يجب أن يحظى بموافقة الكونغرس لكن، ثمة منظمات ودول أخرى في الشرق الأوسط، أدرجتها الولايات المتحدة في قائمة "المنظمات الإرهابية أوالدول الراعية لها". ما هي الدول والمنظمات التي أدرجتها واشنطن في قائمة الإرهاب؟ وكيف قد يُرفع اسمها من القائمة؟. كيف يتم التصنيف؟ يتولى وزير الخارجية ووزير الخزانة الأمريكية بالتعاون مع وزير العدل، تقديم الأدلة والبيانات إلى الكونغرس الذي بدوره يوافق أو يعترض على تصنيف المنظمة أو الجماعة في لائحة الإرهاب وفقاً للمادة (219) من قانون الهجرة والجنسية الأمريكي. ولكي يتم تصنيف أي جهة كمنظمة إرهابية، يجب أن تكون أجنبية ومنخرطة في أنشطة إرهابية، وتشكل أنشطتها تهديداً للأمن القومي الأمريكي أو أمن مواطني الولايات المتحدة. ما الذي يحدث بعد صدور قرار التصنيف؟ تقوم وزارة الخارجية والخزانة الأمريكية بإعداد سجل عن الفرد أو المنظمة المعنية وتجميد أرصدة واصول الجهة او الفرد في الولايات المتحدة أو في المؤسسات الخاضعة لنفوذ وسيطرة أمريكيين و إخطار المؤسسات المالية الأمريكية بقرار الحظر وطلب حجز أرصدة الفرد أو الكيان. مواضيع قد تهمك نهاية ويبقى التصنيف ساري المفعول حتى يتم إلغاءه رسميا من قبل الحكومة الأمريكية أو انتهاء فترة صلاحية القرار أو إبطاله وفقا للقانون الأمريكي. الحرس الثوري الإيراني مرتبط بشكل مباشر بالمرشد لأعلى في إيران، علي آية الله الخميني "دول راعية للإرهاب" تعتبر سوريا وإيران "دولتان راعيتان للإرهاب" بحسب وزارة الخارجية الأمريكية، بسبب دعم الدولتين الدائم لأعمال تعتبرها واشنطن إرهاباً بموجب "قانون إدارة الصادرات" و"قانون مراقبة الأسلحة" و"المساعدة أو الدعم الخارجي". وأعلن الرئيس الأمريكي دونالد ترامب في أبريل/نيسان 2019 عن تصنيف الحرس الثوري الإيراني بما في ذلك فيلق القدس في خانة المنظمات الإرهابية بشكل رسمي بموجب المادة 219 من قانون الهجرة والجنسية الأمريكي. وقالت الخارجية الأمريكية أن إيران ليست فقط دولة راعية للإرهاب، بل أن الحرس الثوري الإيراني يشارك بنشاط في عمليات الإرهاب ويموله ويدعمه وأنه أداة أساسية للحكومة الإيرانية في توجيه وتنفيذ "حملتها الإرهابية" على المستوى العالمي. قاسم سليماني: لماذا استهدفته الولايات المتحدة؟ حزب الله اللبناني: الجذور ومنابع النفوذ وبالتالي، فإن أي جهة تتعامل مع الحرس الثوري الإيراني، يكون بذلك مساهماً في توفير الدعم والتمويل للإرهاب. وبحسب تقرير الخارجية الأمريكية لعام 2019، فقد خططت إيران ونفذت هجمات إرهابية على نطاق عالمي. وقد أنفقت ما يقرب من 700 مليون دولار سنوياً لدعم الجماعات التي صنفتها الولايات المتحدة كجماعات إرهابية مثل حزب الله في لبنان وحركة حماس في الأراضي الفلسطينية من خلال الحرس الثوري الإيراني وجهاز الاستخبارات والأمن الإيراني. وجاء أيضاً في التقرير، تسهيل إيران لعمل تنظيم القاعدة وإرسالها المقاتلين والأموال إلى مناطق الصراع في أفغانستان وسوريا، والسماح لأعضاء القاعدة بالعيش في إيران وإثارة العنف سواء بشكل مباشر أو غير مباشر في البحرين والعراق ولبنان وسوريا واليمن. احتجاج أنصار الرئيس السوري بشار الأسد على هجوم التحالف الذي تقوده الولايات المتحدة في سوريا في 14 أبريل / نيسان 2018 في لوس أنجلوس ، كاليفورنيا. سوريا تم تصنيف سوريا كدولة راعية للإرهاب من قبل الولايات المتحدة عام 1979. وتقول الخارجية الأمريكية إن سوريا واصلت دعمها السياسي والعسكري لمختلف الجماعات الإرهابية مثل حزب الله وغيره. كما أن علاقة سوريا مع إيران تعززت كثيراً في السنوات الأخيرة، حيث أصبحت الحكومة السورية أكثر اعتمادا على الجهات الخارجية لمحاربة الجماعات السورية المعارضة. ولا يزال الحرس الثوري الإسلامي الإيراني حاضرا ونشطا في البلاد بالتنسيق مع الحكومة السورية. ويذكر تقرير الخارجية الأمريكية موقف حكومة بشار الأسد المتساهل مع تنظيم القاعدة في العراق على مدى العقدين الماضيين أثناء الصراع في العراق وهو التنظيم الذي خرج من رحمه تنظيم الدولة الإسلامية وجهات إرهابية أخرى داخل سوريا. كما أن الولايات المتحدة وثقت قيام الحكومة السورية بتسهيل عبور المقاتلين الأجانب إلى العراق عبر أراضيها من أجل محاربة القوات الأمريكية قبل عام 2012. علما السودان واسرائيل السودان صنفت وزارة الخارجية الأمريكية السودان كدولة راعية للإرهاب في عام 1993 لدعمها الجماعات المصنفة في لائحة الإرهاب الدولي مثل منظمة أبو نضال (وهي منظمة عسكرية فلسطينية انشقت عن حركة فتح في عام 1974، أنشأها وترأسها صبري البنا الملقب بأبو نضال وأدرجت على لائحة المنظمات الإرهابية عام 2005)، وحركة الجهاد الإسلامي الفلسطينية وحركة حماس في الأراضي الفلسطينية وحزب الله في لبنان. التطبيع: هل يخضع السودان لـ "ضغط" أمريكي لفتح صفحة جديدة مع إسرائيل؟ وتفاءل البعض بخطوة إعلان ترامب عن رفع اسم السودان من لائحة الدول الراعية للإرهاب واعتبروها "نجاحاً دبلوماسيا" يُحسب لرئيس الوزراء عبد الله حمدوك وحكومته الانتقالية مما يفسح الطريق امام السودان للعودة إلى المجتمع الدولي وتحسين وضعه الاقتصادي. لكن آخرون يرون أن ثمن ذلك هو التطبيع مع إسرائيل وأن الأمر لا علاقة له بالإرهاب ولا يجب تحميل الحكومة السودانية وزر حكم الرئيس المخلوع عمر حسن البشير. التطبيع: هل رفع اسم السودان من قائمة الإرهاب "نجاح" دبلوماسي أم "مكر" أمريكي؟ التطبيع: نتنياهو يقول إن الاتفاقيات مع دول عربية "تنهي عزلة إسرائيل الجغرافية" ما هي المنظمات الأخرى في الشرق الأوسط التي أدرجتها الولايات المتحدة في قائمة الإرهاب وما أسبابها؟ تم القضاء على تنظيم الدولة في سوريا والعراق لكن مسلحي التنظيم لا يزالون ينشطون في أماكن مختلفة في البلدان العربية التنظيمات الإسلامية 1- "الدولة الإسلامية" أدت أعمال الإرهاب والعنف والعمليات العسكرية التي قام تنظيم الدولة الإسلامية إلى مقتل وتهجير عشرات الآلاف من سكان في سوريا والعراق. كما قامت الجماعة بسبي النساء المسيحيات والإيزيديات في كل من سوريا والعراق واللواتي لا تزال الكثيرات منهن مفقودات إلى الآن. أطلق اسم "كايلا مولر"على عملية قتل زعيم تنظيم "الدولة الإسلامية" أبو بكر البغدادي التي نفذتها قوات أمريكية في شمالي سوريا العام الماضي. وكايلا مولر شابة أمريكية اختطفها التنظيم ولم يعثر على جثتها حتى الآن. أبو بكر البغدادي: مقتل زعيم تنظيم الدولة الإسلامية المزعومة في سوريا اجتماع الأمناء العامين للفصائل الفلسطينية، الذي عُقد في مقرّ الرئاسة بمدينة رام الله، وفي بيروت عبر تقنية "الفيديو كونفرنس". 2- حركة حماس اتهمت وزارة الخارجية الأمريكية، حركة حماس بشن هجمات أسفرت عن مقتل 17 أمريكياً منذ تأسيس الحركة. وتأسست الحركة عام 1987في مصر على يد الشيخ أحمد ياسين الذي كان متأثراً بفكر جماعة الإخوان المسلمون المصرية. تعاقب على قيادتها كل من خالد مشعل واسماعيل هنية، الذي انتخب خلفاً لخالد مشعل في عام 2017، وادرجت الولايات المتحدة مشعل في لائحة الإرهاب أيضاً. اعتمدت الحركة استراتيجية الكفاح المسلح ضد الاحتلال الإسرائيلي، ولديها جناح عسكري يعرف باسم كتائب عز الدين القسام. كما أدرجت واشنطن كل من "جيش الإسلام" و"كتائب شهداء الاقصى" و "جبهة التحرير الفلسطينية" و"الجبهة الشعبية لتحرير فلسطين" في قائمة المنظمات الإرهابية. حركة أمل التى يتزعمها نبيه بري هي متحالفة مع حزب الله 3- حزب الله اللبناني يوصف حزب الله بأنه كيان سياسي، وعسكري، واجتماعي يتمتع بقاعدة جماهيرية ونفوذ كبير في لبنان. تأسس الحزب الذي يحظى بدعم إيران، في مطلع الثمانينيات من القرن العشرين وبرز إلى واجهة الأحداث أثناء احتلال إسرائيل لجنوب لبنان عام 1982. حسن نصر الله وابنه والمقربين منه أيضاً على لائحة الإرهاب الأمريكية إضافة إلى اسم الحزب نفسه واتُهم حزب الله مرارا بالمسؤولية عن تفجيرات وهجمات ضد أهداف إسرائيلية. وتصنفه الولايات المتحدة وبعض الدول الغربية ودول خليجية كمنظمة إرهابية. كما أُدرج اسم زعيم الحزب، حسن نصر الله و عدداً من المسؤولين البارزين في الحزب على لائحة الإرهاب الأمريكية. نبذة عن حزب "الله" اللبناني حزب الله: أبعاد الحملة الجديدة في بريطانيا وأوروبا على التنظيم اللبناني 4- "ولاية سيناء" كان هذا التنظيم يعرف سابقا باسم "أنصار بيت المقدس" قبل مبايعته لتنظيم "الدولة الإسلامية" في نوفمبر / تشرين الثاني 2014. أما "أنصار بيت المقدس" فقد ظهر إلى الوجود بعد ثورة يناير/كانون الثاني 2011 عندما التحق مسلحون فلسطينيون بجماعة "التوحيد والجهاد" المصرية التي كانت تنشط في سيناء، وشكلوا معا هذه الجماعة. 5- هيئة تحرير الشام (جبهة النصرة سابقا) في سوريا ظهرت جبهة النصرة في سوريا في كانون الثاني/يناير 2012، وشكلت في بداياتها امتداداً لتنظيم الدولة الإسلامية في العراق، لكنها أعلنت عن انفصالها عن التنظيم بقيادة زعيمها السوري أبو محمد الجولاني في تموز 2014. وغيرت اسمها إلى هيئة تحرير الشام بعد أن انضمت إليها فصائل سورية معارضة أخرى في محافظة إدلب في شمالي سوريا. وقد ضمت الهيئة في البداية عدداً من المقاتلين الأجانب والعرب لكن عدداً من هؤلاء شكلوا تنظيمات خاصة بهم وحافظت هذه التنظيمات على علاقتهاة بالهيئة. صنفتها الولايات المتحدة الهيئة وكل فصيل لها صلة بها في خانة المنظمات الارهابية. 6- "عصائب أهل الحق" في العراق ظهرت "عصائب أهل الحق" للمرة الأولى كحركة مقاومة تقاتل القوات الأمريكية والبريطانية بعد غزو العراق في عام 2003. وكان من بين العمليات العسكرية الكبيرة التي قامت بها خطف خمسة بريطانيين عام 2007 ، لم ينج منهم سوى واحد فقط تم إطلاق سراحه بعد عامين من الاحتجاز. 7- أنصار الإسلام في إقليم كردستان العراق تأسست الجماعة في كانون الاول/ديسمبر 2001 وهي مدرجة على اللائحة الأمريكية للمنظمات الارهابية. كان مقر الجماعة يقع في منطقة جبلية وعرة في كردستان العراق، قرب الحدود الإيرانية. وكانت هدفاً لغارات كثيفة من الطيران الأميركي عشية انطلاق العمليات العسكرية التي اطاحت بنظام صدام حسين في مارس/ آذار 2003. وتعارض الجماعة وجود القوات الاميركية في العراق، بالإضافة إلى معارضتها للحزبين الكرديين الرئيسيين في إقليم كردستان، وهما الديمقراطي الكردستاني والاتحاد الوطني الكردستاني. قاسم سليماني، قائد فيلق القدس الذي قتل في عملية عسكرية أمريكية خاصة العام الماضي. 8- فيلق القدس التابع للحرس الثوري الإيراني تم تصنيف فيلق القدس الذي كان يقوده الجنرال قاسم سليماني (قتل في عملية عسكرية أمريكية خاصة العام الماضي)، كمنظمة إرهابية لمشاركته في عمليات عسكرية تحت قيادة الحرس الثوري الإيراني المصنف كمجموعة إرهابية أيضاً من قبل الولايات المتحدة. نشط فيلق القدس في كلا من سوريا والعراق بتوجيهات من القيادات العليا في إيران، ضد فصائل المعارضة في سوريا. 9- جماعات متفرقة في المغرب العربي ثمة عدد من المنظمات التي صنفتها الولايات المتحدة كمنظمات إرهابية في عام 2014 في بلدان المغرب العربي أبرزها: تنظيم الدولة الإسلامية في ليبيا وأنصار الشريعة في بنغازي ودرنة وتونس. 10- حزب العمال الكردستاني في تركيا عندما نشأ حزب العمال الكردستاني ، كان ذو توجهات يسارية لكنه تراجع عن العديد من افكاره في مراحل محتلفة. يخوض صراعاً مسلحاً ضد الحكومة التركية منذ عام 1984 وذلك في إطار مساعيه للحصول على دولة مستقلة للأكراد في تركيا، وبعد اعتقال زعيم الحزب، عبد الله أوجلان في عام 1999، اقتصرت مطالبه على الحكم الذاتي في المناطق ذات الغالبية الكردية في جنوب شرقي تركيا. أعلن الحزب عن وقف إطلاق النار من جانب الحزب عدة مرات، لكن سرعان ما كان الصراع يتجدد عندما كان يشن الجيش التركي هجمات عسكرية على معاقله داخل تركيا وفي شمالي العراق. ولقي أكثر من 40 ألف شخص حتفهم منذ اندلاع الصراع بين الطرفين الذي وصل إلى ذروته أواسط تسعينيات القرن الماضي. صنفته الولايات المتحدة إلى جانب عدد من الدول الأوروبية في عام 1997 في خانة المنظمات الاهاربية.
https://www.bbc.com/amharic/news-47607896
https://www.bbc.com/arabic/world-47603968
አደጋው የገጠማቸው ሁለቱ አውሮፕላኖች ቦይንግ 737 ማክስ ኤይት የተባሉ ሲሆኑ በደረሰባቸው አሰቃቂ አደጋ በውስጣቸው የነበሩ የሁሉም ተጓዦች ህይወት አልፏል። ባለፈው ሳምንት ከአዲስ አበባ ከተነሳ ከጥቂት ደቂቃዎች በኋላ አደጋ የደረሰበት የኢትዮጵያ አየር መንገድ አውሮፕላን ይዟቸው የነበሩት 157 ሰዎች መሞታቸው ይታወሳል። • የተከሰከሰው አውሮፕላን የመረጃ ሳጥን ወደ ፈረንሳይ ተወሰደ • የካፕቴን ያሬድ ሃይማኖታዊ የሐዘን ሥርዓት ያለ አስከሬን ተፈፀመ የአውሮፕላኑ የበረራ መመዝገቢያ ሳጥኖች ወደፈረንሳይ ባለፈው ሳምንት ተወስደው የነበረ ሲሆን፤ የትራንስፖርት ሚኒስትሯ የበረራ መረጃው ከአውሮፕላኑ የመረጃ ማስቀመጫ ክፍል ላይ በአግባቡ እንደተሰበሰበ ተናግረዋል። ከአውሮፕላኑ የተገኘውና አደጋው ስለደረሰበት አውሮፕላን ለሚደረገው ምርመራ ጠቃሚ መረጃ ይሆናል የተባለው የበረራ መረጃ ምርመራውን ለሚያከናውነው ቡድን መሰጠቱም ተገልጿል። ከተሰበሰበው መረጃም "በኢትዮጵያ እየር መንገድ አውሮፕላን ላይ የደረሰው አደጋ ከወራት በፊት በኢንዶኔዢያው ተመሳሳይ አውሮፕላን ላይ ከደረሰው አደጋ ጋር ግልፅ መመሳሰል ታይቷል" ሲሉ ሚኒስትሯ ተናግረዋል። • ለ60 ዓመታት የዘለቀው የኢትዮጵያ አየር መንገድና የቦይንግ ግንኙነት • "አደጋውን ስሰማ በረራው ጠዋት እንዳልሆነ ራሴን አሳመንኩኝ" የረዳት አብራሪው ጓደኛ የበረራ መመዝገቢያ መረጃ እንደሚያመለክቱት በሁለቱም የአውሮፕላን አደጋዎች ላይ ድንገተኛ የከፍታ መለዋወጥ እንደታየ፤ ይህም አውሮፕላኖቹ ያልተጠበቀ ከፍና ዝቅ የማለት ተመሳሳይ አጋጣሚዎች እንደተስተዋለባቸው ተገልጿል። የኢትዮጵያ የምርመራ ባለሙያዎች በጥቂት ቀናት ውስጥ ወደሃገራቸው እንደሚመለሱና ተጨማሪ መረጃዎችን ማግኘት እንደሚቻል ጠቁመው፤ "የመጀመሪያ ደረጃ የምርመራው ውጤት በ30 ቀናት ውስጥ ይፋ ይሆናል" ብለዋል ሚኒስትሯ። የቦይንግ ኩባንያ ሊቀመንበርና ዋና ሥራ አስፈጻሚ የሆኑት ዴኒስ ሙሊንበርግ እንደተናገሩት ድርጅታቸው በአውሮፕላን አደጋው ዙሪያ በሚደረጉ ምርመራዎች ላይ አስፈላጊውን ድጋፍ እንደሚሰጥ አረጋግጠዋል። • "የሞተው የኔ ያሬድ ነው ብዬ አላሰብኩም" የካፕቴን ያሬድ የ11 አመት ጓደኛ ከድርጅቱ በወጣው መግለጫ ላይ ሥራ አስፈጻሚው እንዳመለከቱት በአውሮፕላኑ ውስጥ ያለውን የበረራ መቆጣጠሪያ ሥርዓት የሚመራውን ሶፍትዌር ለማሻሻል እየሰራ እንደሆነም ተገልጿል። የኢትዮጵያ አየር መንገድ አውሮፕላንን ምን ገጠመው? የኢትዮጵያ አየር መንገድ በረራ 302 መጋቢት 01 ቀን 2011 ዓ.ም ጠዋት ከአዲስ አበባ ቦሌ አየር ማረፊያ በመነሳት ናይሮቢ ለመድረስ ነበር ዕቅዱ። አውሮፕላኑ ከተነሳ ከጥቂት ደቂቃዎች በኋላ አብራሪው ችግር እንደገጠመው አመልክቶ ተመልሶ እንዲያርፍ ጠየቀ። በአየር ሁኔታ ምክንያት ዕይታን የሚያስቸግር ነገር አልነበረም የሚለው የአየር ትራንስፖርት እንቅስቃሴን የሚከታተለው ፍላይትራዳር24 "አውሮፕላኑ ከተነሳ በኋላ ወደላይ የሚወጣበት ፍጥነት የተረጋጋ አልነበረም" ብሏል። አደጋው በተከሰተበት ስፍራ ነበርኩ ያለ የዓይን እማኝ ለቢቢሲ እንደተናገረው አውሮፕላኑ መሬት ላይ ሲወድቅ ከባድ እሳት ተፈጥሮ ነበረ። የፈረንሳይ የአየር ትራንስፖርት ደህንነት መርማሪዎች የአውሮፕላኑን የበረራ መረጃ መመዝገቢያንና የበረራ ክፍል የድምጽ መቅጃን በመመርመር ያገኙትን ምርመራውን ለሚያከናውኑት የኢትዮጵያ ባለሙያዎች አስረክበዋል። በኢንዶኔዢያው አውሮፕላን ላይ ምን ተከሰተ? ጥቅምት 19/2011 ዓ.ም የላየን ኤር በረራ 610 ከኢንዶኔዢያዋ መዲና ጃካርታ ከተነሳ በኋላ በመከስከሱ የ189 ሰዎች ህይወት አልፏል። በኋላ ላይ የአደጋ መርማሪዎች እንደደረሱበት አውሮፕላኑ ሽቅብ በጣም ከፍ ወዳለ አቅጣጫ እንዳይወጣ የሚቆጣጠረው የአውሮፕላኑ ሥርዓት ላይ ችግር እንደነበረበት አመልክተዋል። በዚህም ሳቢያ በዚህ በረራ ወቅት የመቆጣጠሪያ ሥርዓቱ በተደጋጋሚ አውሮፕላኑን ወደታች እንዲያዘቀዝቅ ያደርገው ነበር ተብሏል። የአውሮፕላኑ የመቆጣጠሪያ ሥርዓት ወደታች እንዲያዘቀዝቁ ከማድረጉ በፊት አብራሪዎቹ ይህንን ችግር የአውሮፕላኑን አፍንጫ ወደላይ ከፍ በማድረግ ለማስተካከል ጥረት አድርገዋል። ይህም በአውሮፕላኑ ላይ ከሃያ ጊዜ በላይ እንደተከሰተ ተገልጿል። የኢንዶኔዢያው አውሮፕላን ከተከሰከሰ ከወራት በኋላ በተመሳሳይ ሁኔታ የኢትዮጵያ አየር መንገድ አውሮፕላን ላይ የደረሰውን አደጋ ተከትሎ በዓለም ዙሪያ ያሉ አየር መንገዶች ያሏቸውን ቦይንግ ማክስ ኤይት አውሮፕላኖችን ከበረራ ውጪ አድርገዋል።
وكلتا الطائرتان من طراز بوينغ 737 ماكس 8. وتحطمت طائرة الخطوط الجوية الإثيوبية يوم الأحد الماضي بعد إقلاعها من أديس أبابا، ما أدى إلى مقتل جميع ركابها البالغ عددهم 157 راكبا. وصرحت وزيرة النقل الإثيوبية، دغماويت موغوس للصحفيين بأنه سيصدر تقرير أولي حول حادثة التحطم في غضون 30 يوما. وأضافت: "لوحظت أوجه تشابه واضحة بين رحلة الخطوط الجوية الإثيوبية رقم 302 ورحلة الخطوط الجوية الإندونيسية ليون إير 610 ، الأمر الذي سيخضع لمزيد من الدراسة والفحص أثناء التحقيق". وفي كلتا الحالتين، أظهرت بيانات تتبع الرحلات أن ارتفاع الطائرة قد تذبذب بشكل حاد، حيث بدا أن الطائرتين واجهتا مشكلة عدم انتظام في عمليتي الصعود والهبوط. وأقيمت اليوم الأحد في إثيوبيا وكينيا مراسيم الدفن للضحايا الـ 157 الذين قضوا في حادث تحطم الطائرة الإثيوبية. بكى أقارب الضحايا على التوابيت الحمراء التي مثلت الضحايا الإثيوبيين الـ 12، في كاتدرائية " هولي ترينيتي" في العاصمة أديس أبابا. واحتوى بعض التوابيت على تراب من موقع إحتراق حطام الطائرة لأنه لم يكن من الممكن استعادة جثث الضحايا. وكانت تقارير أفادت بأن الخطوط الجوية الإثيوبية عرضت على أقارب ضحايا طائرة بوينج 737 ماكس الـ 157، والتي تحطمت الأحد الماضي، أكياسا مليئة بتراب من موقع احتراق حطام الطائرة ليدفنوها بدلا من رفات الضحايا. وأُبلغت عائلات الضحايا بأن عملية جمع وتحديد رفاتهم قد تستغرق ستة أشهر. ما الذي نعرفه عن تحطم الطاشرة الإثيوبية؟ الطائرة بوينغ 737 ماكس 8 أقلعت الرحلة رقم 302 من مطار أديس أبابا بولي الدولي في صباح يوم 10 مارس/ آذار، متجهة إلى نيروبي في كينيا. وبعد دقائق من الرحلة، أبلغ الطيار عن صعوبات وطلب العودة. وقيل إن الرؤية جيدة، لكن مراقب الحركة الجوية قال إن "السرعة العمودية للطائرة كانت غير مستقرة بعد الإقلاع". وقال شاهد عيان في مكان الحادث لبي بي سي إنه اندلع حريق كبير عندما اصطدمت الطائرة بالأرض. طائرة بوينغ 737 ماكس 8 وفحص محققو السلامة الجوية الفرنسيون مسجل بيانات الرحلة ومسجل صوت قمرة القيادة، أو الصناديق السوداء كما يطلق عليها في كثير من الأحيان، وسلموا النتائج التي توصلوا إليها إلى نظرائهم الإثيوبيين. ماذا حدث في إندونيسيا؟ في 29 أكتوبر/ تشرين الأول، تحطمت طائرة ليون إير 610 بعد إقلاعها من مطار جاكرتا، ما أسفر عن مقتل 189 شخصا. وقال المحققون في اعقاب الحادث إن طياري طائرة ليون إير بدا وكأنهما يعانيان في التعامل مع نظام آلي مصممًا لمنع الطائرة من التوقف - وهي ميزة جديدة لطراز بوينج 737 ماكس. وأشارت نتائج تحقيق أولية إلى أن هذا النظام كان يتسبب في انخفاض مقدمة الطائرة على الرغم من جهود الطيارين لتصحيح ذلك. وقد كانت طائرة ليون إير جديدة ووقع الحادث بعد الإقلاع مباشرة أيضا. ومن الجدير بالذكر أن طائرات بوينغ 737 بكافة تحويراتها، والتي ما لبثت تستخدم منذ 50 عاما، تعد أكثر طائرات نقل الركاب مبيعا في العالم، وينظر اليها على انها أكثر الطائرات اعتمادا. وكان التحوير الجديد ماكس 8، الذي يتميز بمحركات أكبر حجما وأقل استهلاكا للوقود، قد دخل مجال الخدمة في عام 2017. وكانت بوينغ قد أوصلت أكثر من 350 من النموذج الجديد لشركات الطيران بنهاية شهر كانون الثاني / يناير 2019. يقول جيري سويجاتمان، محلل طيران ومقره في جاكرتا، لبي بي سي إن الطائرة بوينغ 737 ماكس تتميز بأن "محركها يقع إلى الأمام قليلا، وأعلى قليلا بالنسبة إلى الجناح، مقارنة بالنسخة السابقة من الطائرة. وهذا يؤثر على توازن الطائرة". وبعد الحادثتين أوقف الكثير من شركات الطيران والملاحة الجوية في العالم طائراتهم من طراز بوينغ 737 ماكس 8.
https://www.bbc.com/amharic/news-52259814
https://www.bbc.com/arabic/science-and-tech-52261367
እሱ ብቻ አልበቃቸውም አሜሪካ ጨረቃም ሆነ ከፕላኔታችን መሬት ውጭ ያለ ሥፍራ ላይ ማዕድን እንድትቆፍር ሙሉ መብት የሚሰጣት ሙሉ ሥልጣን ያዘለ ወረቀት ላይ ፊርማቸውን አኑረዋል። ወረቀቱ ላይ የሰፈረ አንድ አንቀፅ እንዲህ ይላል፡ «አሜሪካ በውጭው ዓለም [ከፕላኔታችን ምድር ውጭ ያለው መሆኑ ነው] ያለ ጥሬ ሃብት የጋር ነው ብላ አታስብም። ማዕድን ለማውጣትም ከዓለም አቀፉ ማሕበረሰብ ጋር ስምምነት መድረስ አይጠበቅባትም።» ሰውዬው ጨረቃ ላይ ወጥተው ማዕድን ቁፋሮ ለመጀመር ለምን ፈለጉ? ብዙዎችን ሰቅዞ የያዘ ጥያቄ ሆኗል። ሕይወትን ማራዘም ሳራህ ክሩዳስ እንደሚሉት ጨረቃ ላይ ቁፋሮ መጀመር ሰዎች ወደ ሌሎች ፕላኔቶች ለመጓዝ ያላቸውን ተስፋ የሚያለመልም ነው - በተለይ ደግሞ ወደ ማርስ። ሳራህ የሕዋ ጥናት ጋዜጠኛ ናቸው። ጨረቃ ትንሽ ቆይቶ ሰዎች ነዳጅ የሚቀዱባት መሆኗ አይቀርም ሲሉ ይተንብያሉ። ነዳጅ ሲባል የመኪና ወይ የባጃጅ አይደለም፤ ለሮኬት ማስወንጨፊያ የሚረዳ እንጂ። ጨረቃ ሃይድሮጅንና ኦክስጅን የሞላባት ሥፋራ ናት። እኒህ ንጥረ ነገሮች ደግሞ ለሮኬት ግንባታ ትልቅ ግልጋሎት አላቸው። ሮኬቶች በቂ ነዳጅ አላቸው ማለት ደግሞ ወደ ሌሎች ፕላኔቶች ለመጓዝ አይገዳቸውም ማለት ነው። ጨረቃ ከዚህም በላይ ሃብት አላት ይላሉ በዘርፉ ጥርስ ነቅለናል የሚሉ ባለሙያዎች ይናገራሉ። ፕሮፌሰር ቤንጃሚን ሳቫኮ፤ በአየር ንብረት ለውጥ ሳቢያ ዓለም ወደ ታዳሽ ኃይል እያመራች ነውና የጨረቃ ጥሬ ሃብት ያስፈልገናል ባይ ናቸው። ሰሴክስ ዩኒቨርሲቲ ውስጥ የኤነርጂ ፖሊሲ ፕሮፌሰሩ ቤንጃሚን ከጨረቃ ላይ በሚገኝ ሃብት በፀሐይ ኃይል የሚሠሩ መኪናዎችን ማምረት ይቻላል ይላሉ። «ለምሳሌ ሊቲየም ወይም ኮባልትን እንውሰድ። እኒህን ማዕድናት የምታገኙት ቻይና፣ ሩስያ ወይም ኮንጎ ነው። በብዛት ማግኘት ደግሞ እግጅ አዳጋች ነው።» ቢሆንም ይላሉ ፕሮፌሰሩ . . . ቢሆንም ከጨረቃ ላይ የሚገኘው ጥሬ ሃብት የዓለምን ችግር በአንድ ጊዜ ይቀርፋል ማለት አይደለም። የአሜሪካ - ቻይና ውጥረት ፕሬዝደንት ትራምፕ ጨረቃን ካልቆፈርን ያሉት ምናልባት ሃገራቸው እንደ ቻይና ካሉ ጋር ስትነፃፀር ያላት ጥሬ ሃብት አነስ ያለ ስለሆነ ይሆናል የሚሉ መላ ምቶች አሉ። ቻይና የምታወጣቸውን ማዕድናት በየክፍለ ዓለማቱ ትቸበችባለች። ሩስያም ብትሆን አሜሪካን ጥላት ሄዳለች። ትራምፕ ቻይና ያልደረሰችበትን ሥፋራ ለመድረስ የሚጣጣሩት ለዚህ ይሆናል። ትራምፕ በትረ ሥልጣኑን ከጨበጡ ወዲህ ከቻይና ጋር ዓይንና ናጫ ሆነዋል። ቀላል የማይባል ውጥረት ይስተዋላል። ፕሮፌሰር ቤንጃሚን እንደሚሉት ትራምፕ ያላቸውን ጉልበት ማሳያው ጨረቃ ላይ ሄድ ማዕድን መቆፈር ነው። ሕጉ ምን ይላል? ትራምፕ ትዕዛዝ ያስተላለፉበት ወረቀት 'መሬታዊ ሕግ' አይገታንም ሲል በግልፅ አስቀምጧል። የሰው ልጅ ያወጣቸው ሕግጋት ከመሬት ውጭ ምን ያህል ተፈፃሚ ይሆናል የሚለውም ግልፅ አይደለም። ሳራህ እንደሚሉት ማንም ሃገር ጨረቃ የኔ ናት አላለም። ነገር ግን ወደ ጨረቃ ተጉዘ ማዕድን ያወጣ የኔ ነው የማለት መብት እንዳለው ይታሰባል። ባለሙያዎች የሰው ልጅ ምድርን እንዳልሆነች አድርጓታል። አሁን የቀረው ከመሬት ውጭ ያለው ነው ይላሉ። በእኛ ዕድሜ የሚሆን ይሆን? እንደ ሳራህ ከሆነ 'ቴክኖሎጂው አለ'። አልፎም የግል ድርጅቶች መሣተፍ ስለመጀመሩ ካሰብነው በላይ በፍጥነት ሊከናወን ይችላል። «በፊት በፊት መንግሥታት ብቻ ነበሩ ይህን ማድረግ የሚችሉት። አሁን ግን የግል ኩባንያዎችና ግለሰቦች ፍላጎት ማሳየት መጀመራቸው የተሻለ ቴክኖሎጂና የገንዘብ አቅም እንዲኖር ያደርጋል።» «ጨረቃና ውቅያኖስ ላይ የሚደረግ ማዕድን ቁፋሮ፣ እንዲሁም ማርስን መጎብኘት በእኛ ሕይወት ዘመን የምናያቸው ናቸው» የሚል እምነት አላቸው ጋዜጠኛዋ።
قد يصبح البحث عن معادن في الفضاء واقعيا خلال سنوات وتضمن الأمر التنفيذي مبدأ يقول إن الولايات المتحدة ليست بحاجة لاتفاقيات دولية من أجل استغلال سطح القمر. لكن لماذا يريد ترامب التعدين على سطح القمر؟ وما هي فوائد ذلك؟ 'التوسع خارج الأرض" تقول ساره كروداس، وهي صحفية مختصة في شؤون الفضاء، إن استغلال سطح القمر سيساعد البشر على السفر عبر الفضاء والوصول إلى المريخ مثلا. وتشير إلى أن القمر قد يصبح بمثابة محطة للتزود بالوقود، لأن فيه مصادر لوقود الصواريخ، كالهيدروجين والأكسجين. مواضيع قد تهمك نهاية وتوضح أن وجود محطة وقود في الفضاء سيمكن الصواريخ من السفر مسافات إضافية في الفضاء قبل القلق من نفاد الوقود. وتضيف: "نحن بحاجة لأخذ كل ما نحتاجه حين السفر للفضاء. من الضروري استكشاف الفضاء بسبب غنائه بالمواد المفيدة لكوكبنا". ويشير البروفيسور بنجامين سافاكو ، وهو مختص بسياسات الطاقة في جامعة سسكس، إلى أن العالم يتجه نحو مصادر الطاقة المتجددة بسبب التغير المناخي، وهو بحاجة لتلك المصادر. ويضيف "نحن الآن نستهلك المصادر التي نملكها". ويقول إن تعدين مواد أخرى في الفضاء يمكن أن يساعد في تصنيع السيارات الكهربائية مثلا، التي ىستساعد البيئة. ويضيف: "معادن نحتاجها للصناعة مثل الليثيوم والكوبلت متوفرة بشكل رئيسي في أماكن مثل الصين وروسيا والكونغو، ويصعب الحصول عليها". ويقول إنه قد يكون من الصعب الحصول على المواد من مصادر مختلفة حول العالم، وكل واحد منها له قوانينه، بينما التعدين على سطح القمر قد يكون أسهل. وتقول ساره إن تعدين هذه المواد في أماكن كالكونغو يجري في ظروف مرعبة. لكن البروفيسور سافاكو يحذر من أن استغلال سطح القمر لن يوفر حلولا سريعة لمشاكل التغير المناخي. قد تستخدم المركبات الفضائية القمر محطة للتزود بالوقود التوتر الصيني الأمريكي أحد الأسباب التي تقف وراء قرار الرئيس ترامب البحث عن معادن على سطح القمر قد يكون صعوبة وصول الولايات المتحدة للمعادن مقارنة بالدول الأخرى. ويقول سافاكو "خسرت الولايات المتحدة السباق، سبقتها روسيا والصين". والآن تبيع الصين المعادن التي تستخرجها في أنحاء العالم. ويقول: "سيكون مغريا للرئيس ترامب الحصول على المعادن من أماكن لا يوجد فيها الصينيون". وشهدت العلاقات الصينية الأمريكية توترا منذ وصول الرئيس ترامب إلى السلطة، ويقول سافاكو إن هذه فرصته ليستعرض قيادته ورياديته. ماذا عن الجانب القانوني؟ كان الرئيس ترامب واضحا في قوله إن القانون الدولي لن يقف عائقا، لكن القوانين التي تتعلق فيما يمكن للبشر فعله في الفضاء ليست واضحة. وترى ساره أن قوانين الفضاء تتشكل وتتغير مع الوقت. لا بلد يستطيع أن يدعي ملكيته للقمر، لكن لو ذهبت إلى هناك ووجدت منجما فهو ملكك. ويقول سافاكو إن التغير المناخي قد يجبرنا على استكشاف الفضاء الخارجي. ويضيف أن أحد الحجج التي تساق في هذا السياق أننا دمرنا الأرض، وأن استكشاف الفضاء هو البديل الوحيد. هل سيحدث هذا في المستقبل المنظور؟ ترى ساره أن التكنولوجيا اللازمة متوفرة والتقدم سريع بسبب وجود عدة شركات متخصصة. وكانت هذه النشاطات ممولة من الحكومات في السابق، لكن مع دخول الشركات الخاصة إلى الساحة هناك الآن أموال وطموحات أكثر. وترى ساره أننا سنشهد تقدما كبيرا في التعدين على سطح القمر وفي مجاهل البحار وسنشهد زيارة البشر للمريخ. لكن سافاكو يقول إنه من المهم أيضا استخدام التطور التكنولوجي لاستغلال الموارد على الأرض. ويرى أنه من الضروري تطوير المناجم المتوفرة حاليا في أعماق البحار كالغاز، ثم يمكن بعد ذلك التوجه للقمر. ويعتقد سافاكو أن التعدين على سطح القمر يحتاج إلى 10 أو 15 سنة ، وسيعتمد مستقبله على عدة عوامل، منها توفر الأموال.
https://www.bbc.com/amharic/news-51188560
https://www.bbc.com/arabic/science-and-tech-51199659
አምስቱ የስሜት ህዋሳት መካከል አንዱ ማሽተት ነው። ጋብሪዬላ ግን ከመወለዷ ጀምሮ ማሽተት አትችልም። እውን ማሽተት አለመቻል ምን ይመስላል? «ምግብ ምን ምን እንደሚል አላውቅም። ትኩስ ነገርም ሆነ ጣፋጭ ወይም የሚያቃጥል ነገር ምን አይነት ሽታ እንዳለው አላውቅም» ትላለች የ22 ዓመቷ ጋብሪዬላ። ብዙዎች ማሽተት አለመቻል ምን እንደሚመስል አያውቁት ይሆናል። የማሽተት ችግር ያለባቸው ሰዎች ቁጥር ከ5 በመቶ እንማይዘል ይገመታል። ማሽተት ያለመቻል ጉዳቶች በሁለት ሊከፈሉ ይችላሉ፤ ልማዳዊና ስሜታዊ በሚል። ከልጅነት እስከ አዋቂነት ተከትሎ የሚመጣ ነው። «ከልጅነቴ ጀምሮ ማሽተት አልችልም። በጣም የሚገርመው ከእኔና እህቴ በቀር ቤተሰባችን ውስጥ ማንም እንዲህ ዓይነት ችግር የለበትም። ምናልባት ከቤተሰብ ዘር ጋር የተገናኘ ሊሆን ይችላል።» ማሽተት እንደማንችል እንዴት እናውቃለን? ጋብሪዬላ ልጅ እያለች በተዘጋጀ አንድ የትምህርት ቤት ዝግጅት ላይ ምን ያህል ባይተዋርነት ተሰምቷት እንደነበር አትዘነጋውም። «ሁሉም ጓደኞቼ ስለሽታ ነበር የሚያወሩት። የዚያኔ ነው ማሽተት እንደማልችል የገባኝ። ሁሉም ምሳሌ እያጣቀሰ ሲያወራ እኔ ግን ምንም የማስታወሰው ነገር አልነበረም።» ጋብሪዬላ ማሽተት አለመቻሏ በልጅነቷ ልታስታውሳቸው የማትፈልጋቸው ክስተቶች እንዲገጥሟት አድርጓል። «እሣት በጣም ነው የምፈራው። ሁሌም የሚያሳቅቀኝ ተኝቼ እያለሁ ቤቴ ቢቃጠል ሽታው እንደማይቀሰቅሰኝ ሳስብ ነው።» ልጅ እያለች የእሣቱ ሃሳብ በጣም ያስጭንቃት እንደነበር የምታወሳው ጋብሪዬላ አሁን ግን ሁኔታዎችን እየተለማመደች እንደመጣች ትናገራለች። ልማዳዊ ችግር ማሽተት የተሳናቸው ሰዎች ላይ ጥናት ያካሄዱት ተመራማሪው ፕሮፌሰር ካርል ፊልፖት ማሽተት አለመቻል ችግር ላይ ሊጥል እንዲሚችል ያሳስባሉ። ጭስ ወይንም የጋዝ ሽታ ማሽተት የማይችሉ ሰዎች ለችግር ሊጋለጡ ይችላሉ ይላሉ። ጋቢም የምትለው ይሄንኑ ነው። «አስታውሳለሁ አንድ ጊዜ ምግብ እያበሰልኩ እናቴ መጣችና ቤቱ በጋዝ ሽታ መታፈኑን ነገረችኝ። ሁኔታው በጣም አስደንግጦኝ ነበር።» በመሰል ክስተቶች የታጀበ ሕይወት እንዳሳለፈች የምትናገረው ጋብሪዬላ አሁን እጅግ በጣም ጠንቃቃ ሰው እንደሆነች ትናገራለች። የውጭውን ዓለም ማሽተት ብቻ አይደለም ትልቅ ችግር የሆነው ይላሉ ተመራማሪው። ጥናቱ ላይ የተሳተፉ ሰዎች ከፍተኛ መሸማቀቅ የሚያደርስባቸው ራሳቸውን ማሽተት ያለመቻላቸው ጉዳይ መሆኑን በመጨመር። ይህ ያስጨነቃት ጋብሪዬላ አንድ መላ ፈጥራለች። «ከወላጆቼ ጋር ሆነን አንድ መላ ዘየድን - የምልክት ቋንቋ። ከጓደኞቼ ጋር ቤት ስመጣ ጠረኔ ትክክል ካልሆነ አንድ ምልክት ይሰጡኛል፤ የዚያኔ ወደ መታጠቢያ ቤት እሮጣለሁ። ጋብሪዬላ 'ኮንቴምፖራሪ' የተሰኘ ዳንስ ባለሙያ ናት። ዳንስ ደግሞ ብዙ እንቅስሴ ይጠይቃል። «ሽቶም ሆነ ሌላ ሽታ ያለው ነገር ኖሮኝ አያውቅም፤ የአበባ ሽታም ሆነ መዓዛ ያለው የገላ መታጠቢያ ኖሮኝ አያውቅም፤ አይመቸኝምም። ቢሆንም ዳንሰኛ ስለሆንኩ 'ዲዮዶራንት' እጠቀማለሁ።» ጋቢ ማሽተት አለመቻል የሚታፈርበት አይደለም ትላለች። ዋናው ነገር በዙሪያዎ ላሉ ሰዎች ማሽተት እንደማይችሉ ማሳወቅ ነው። ግልፅ መሆን ይጠቅማል ስትል ትመክራለች። «ሁሌም አጠገቤ ያሉ ሰዎች ማሽተት እንደማልችል እንዲያውቁ አደርጋለሁ። 'እባካችሁ ንገሩኝ፤ አይዟችሁ አልቀየማችሁም' እላቸዋለሁ።» ጋብሪዬላ ማሽተት ብችል ብላ ተመኝታ ታውቅ ይሆን? - «ኖሮኝ የማያውቅ ስለሆነ ያስፈልገኛል ብዬ ድርቅ አልልም። ብሞክረው ግን ደስ ይለኛል፤ ላጣጥማቸው የማልችላቸወን ነገሮች ማጣጣም እፈልጋለሁ።»
لم تستطع غابريلا ساندرز، 22 عاما، استخدام حاسة الشم لديها على الإطلاق، الأمر الذي تجاوز تأثيره حدود الأنف. وتقول الفتاة لبرنامج "راديو 1 نيوز بيت" في بي بي سي : "لا أعرف مذاق الطعام. لا أستطيع تذوق المشروبات الساخنة أو أي شيء حلو أو حار". إنه شيء لا يتحدث عنه كثيرون، إذ يعاني نحو 5 في المئة من السكان من حالة اضطراب حاسة الشم. بيد أن عدم وجود حاسة شم ربما يحمل تأثيرات مختلفة على حياة الشخص، العملية والشعورية، وفقا لدراسة جديدة أجرتها جامعة "إيست أنجليا". ومن أمثلة ذلك مخاوف تتعلق بمرحلة الطفولة ولحظات المراهقة الحرجة، إلى الشعور بالإخفاق عندما تعجز عن معرفة الوقت الذي يلزم فيه تغيير حفاضة طفلك. مواضيع قد تهمك نهاية وتقول: "لم أستطع شم أي شيء على الإطلاق. إنه شيء غريب لأنه لا يوجد أي شخص آخر في تاريخ عائلتي كان يعاني من ذلك، أنا وشقيقتي فقط، لذا لابد وأنها حالة وراثية." كيف تعرف أنك عاجز عن الشم؟ تتذكر غابريلا "شعورها الفعلي بعدم المشاركة" أثناء درس عملي في المدرسة عندما كانت صغيرة. وتقول: "كان ( الدرس) عن الحواس، وكان الجميع يتحدثون عن رائحة الأشياء". وتضيف: "حدث ذلك عندما أدركت أنني أعجز عن الشم، كان الجميع يطرحون أمثلة، ولم يكن لدي أدنى فكرة عما يحدث". تقول غابريلا إن طعامها المفضل هو الفاكهة، باستثناء الفراولة تسبب الأمر في حدوث بعض المشكلات أثناء مرحلة الطفولة، التي ربما لم تكن غابريلا قد واجهتها من قبل. وقالت إنها كانت تشعر برهاب كبير من النيران. وتضيف: "شعرت بقلق كبير عندما لم أستيقظ وقت اندلاع حريق في المنزل، لأنني لم أستطع شم الحريق." وتقول: "أثرت الحادثة بالطبع عليّ عندما كنت أصغر سنا، لكنني كبرت". مشكلات عملية تقول كارل فيليبوت، عضو فريق الباحثين المشاركين في دراسة جامعة "إيست أنجيليا"، إن تملّك الخوف من غابريلا يرجع إلى سبب وجيه. فعدم القدرة على شم رائحة الغاز أو الدخان يمثل "مشكلة كبيرة بالفعل". وتقول غابريلا: "أتذكر مرة عندما كنت أطبخ في المنزل، وعادت أمي وقالت إن المنزل تُشتم فيه بالكامل رائحة (تسريب) غاز. فكان الأمر يثير القلق بالفعل". وتضيف: "أشياء كهذه جعلتني أكبر وأنا خائفة، لكنني أكثر حذرا الآن واتخذ الاحتياطات اللازمة". وخلصت الدراسة إلى أن الروائح الخارجية ليست وحدها المفيدة، فالنظافة الشخصية تعد "سببا كبيرا يثير القلق والإحراج"، لأن الأشخاص الذين شملتهم الدراسة لم يستطيعوا شم رائحة أنفسهم. واستطاعت غابريلا التوصل إلى حل عندما كانت في سن المراهقة. وتقول: "ابتكرت مع والداي كلمات لا يعرف معناها غيرنا". ابتكرت غابريلا طريقة مع والديها تتضمن كلمات مشفرة بينهم تتعلق بالنظافة وتضيف: "إذا عدت إلى المنزل مع صديقة واشتمّ والداي رائحة كريهة، كانا يخبراني حتى أتمكن من معالجة الأمر بسرعة". وتعمل غابريلا راقصة، ويتضح أن لديها نمط حياة مفعما بالنشاط. وتقول: "فيما يتعلق بالعطور وأشياء من هذا القبيل، لم أمتلك أي منها على الإطلاق، لم أهتم قط بالزهور الجميلة أو حتى معطرات الحمام". وتضيف: "لكنني أستخدم مزيل عرق لأنني أرقص كل يوم، رغم أنني لا أهتم بهذه الأشياء." "الانفتاح" قد يكون الأمر محرجا عندما نتحدث عن ذلك، بيد أن غابريلا تقول إن عدم القدرة على الشم ليس من الأشياء التي نخجل منها. وتضيف: "أعتقد أن الانفتاح مع الأصدقاء والأشخاص من حولك أمر مهم، حتى يخبروك دون حرج إن اشتموا منك رائحة كريهة". وتقول: "تأكدت دائما من أن الأشخاص من حولي يعرفون أنني لا أستطيع الشم، لذا أقول لهم (برجاء لفت انتباهي ولن أشعر بالإساءة)". وتضيف: "أفضل أن أعرف بدلا من أن أتسبب في إزعاج شخص". هل كانت تتمنى غابريلا لو أنها تشم رائحة الأشياء؟ تقول: "هذا شيء لا أحتاجه لأنني لم أجربه على الإطلاق، لأني لا أعرف ما ينقصني". وتضيف: "لكن كم أود أن أجربه، وأن يكون لدي شعور بتذوق الأشياء".
https://www.bbc.com/amharic/news-52526784
https://www.bbc.com/arabic/world-51873492
ትራምፕ አስተዳደራቸው የቫይረሱን ስርጭት ለመግታት ዝንጉ ሆኖ ነበር የሚለውን ትችት እንደማይቀበሉም ተናግረዋል። እስካሁን በአሜሪካ ከ67 ሺህ ሰዎች በላይ በወረርሽኙ ሳቢያ ህይወታቸውን ተነጥቀዋል። ትራምፕ አክለውም የፈረንጆቹ ዓመት ከመጠናቀቁ በፊት ለኮቪድ-19 ክትባት ዝግጁ እንደሚደረግ ተናግረዋል። ይሁን እንጂ የዘርፉ ባለሙያዎች ክትባት ለማግኘት ከ12 እስከ 18 ወራት እንደሚያስፈልግ ግምታቸውን ያስቀምጣሉ። "በዚህ ዓመት መጨረሻ ላይ ክትባት እንደሚኖረን እርግጠኛ ነን" ሲሉ ትራምፕ ለፎክስ ኒውስ ተናግረዋል። በትራምፕ ሃሳብ ከማይስማሙት መካከል ጉምቱ የጤና ባለሙያዎች አሜሪካዊው ዶክተር አንቶኒ ፋውቺ እና የእንግሊዝ የህክምና ኃላፊ ክሪስ ዊቲይ ይገኙበታል። ዶክተር ፋውቺ ክትባት ለማግኘት ቢያንስ 18 ወራት ያስፈልጋሉ ያሉ ሲሆን፤ ክሪስ ዊቲይ በበኩላቸው በሽተኞችን ለማከም የሚረዳ መድኃኒትም ሆነ ክትባት በዚህ ዓመት የማገኘት እድል በጣም ጠባብ ነው ሲሉ ከአንድ ወር በፊት ተናግረው ነበር። ትራምፕ አስተዳዳራቸው "ትክክለኛውን ነገር በመከውን" የቫይረሱን ስርጭት ለመቆጣጠር ጥረት ማድረጉን ተናግረዋል። ይልቁንም ለቫይረሱ ስርጭት የቻይናን መንግሥት ተጠያቂ አድርገዋል። "ትልቅ ስህተት የሰሩ ይመስለኛል [ቻይናውያን]፤ ስህተታቸውን አምነው መቀበል አልፈለጉም። ወደዚያ ማቅናት ፈልገን ነበር ግን አልፈቀዱልንም" ብለዋል ትራምፕ። የአሜሪካ መንግሥት መረጃው እያለው ቫይረሱ በአገሪቱ ስለመከሰቱ ለሕዝቡ ይፋ አላደረገም ለሚለው ክስም ምላሽ ሰጥተዋል። ትራምፕ ለዚህ ክስ የአገራቸው የደኅንነት ቢሮን ተጠያቂ አድርገዋል። ፕሬዝድንቱ እንደሚሉት ከሆነ እስከ ጃነዋሪ 23 (ጥር 24) ድረስ የደህንነት ቢሮ ለአስተዳዳራቸው አለማሳወቁን ተናግረዋል። እንደ ሲኤንኤን እና ኤቢሲ ያሉ የአሜሪካ መገናኛ ብዙሃን የአሜሪካ የደኅንነት ቢሮ ኮሮናቫይረስ በአሜሪካ ስለመከሰቱ ጀነዋሪ 3 (ታህሳስ 24) ላይ መረጃው ነበረው።
ترامب قال إن الإجراءات ستمكن الولايات المتحدة من هزيمة الفيروس وتسمح حالة الطوارئ لإدارة ترامب الفدرالية بتخصيص 50 مليار دولار في شكل مساعدات تمنح للولايات والمؤسسات الصحية المحلية لمكافحة الفيروس. وتخفف هذه الخطوة من أعباء التأمين الصحي وتعقيداته، وتحفز بناء مستشفيات جديدة، وتدعم البحوث الصيدلانية لإيجاد علاج للمرض. وسجلت الولايات المتحدة 1701 إصابة بفيروس كوفيد-19، من بينها 40 حالة وفاة. واتخذت العديد من الولايات إجرءات للحد من انتشار الفيروس، من بينها منع التجمعات والتجمهر، وغلق المدارس وإلغاء المهرجانات والمنافسات الرياضية. مواضيع قد تهمك نهاية وقد ظهر الفيروس أول مرة في الصين في شهر ديسمبر/ كانون الأول الماضي، ولكن أوروبا أصبحت الآن هي بؤرة الوباء، حسب مدير منظمة الصحة العالمية. وتعرضت إدارة ترامب إلى انتقادت في الفترة الأخيرة بسبب عدم إجراء اختبارات كافية للكشف عن الإصابات بالفيروس. وطالب الديمقراطيون في الولايات الأكثر تضررا الرئيس باتخاذ إجراءات لإمداد الولايات والمؤسسات الصحية بالتمويل الكافي لحماية المواطنين. وأعلن ترامب حالة الطوارئ في خطاب مباشر من البيت الأبيض. وبينت الاختبارات الطبية أن الرئيس البرازيلي، جايير بولسانارو، غير مصاب بفيروس كورونا على الرغم من إصابة أحد مساعديه، وقد التقى الرجلان الرئيس ترامب، ونائبه مايك بنس مؤخرا.
https://www.bbc.com/amharic/news-47689735
https://www.bbc.com/arabic/world-47688781
መምህር ፒተር ታፒቺ የ2019 የዓለም የምርጥ አስተማሪነት ውድድርን ነው ያሸነፉት። ጥቂት መጻሕፍት ባሉበትና በተማሪዎች በተጨናነቁ ክፍሎች እያስተማሩ ተማሪዎቻቸው ለመርዳት ያሳዩት ትጋት ብልጫን አስገኝቶላቸዋል። እኚህ መምህር ልዩ የሚያደርጋቸው ታዲያ የደመወዛቸውን 80 እጅ ለተቸገሩ በተለይም ወላጅ አልባ ለሆኑ ተማሪዎቻቸው የደንብ ልብስና መጽሐፍ መግዣ መስጠታቸው ነው። • ሴት ተመራቂዎች ለምን ሥራ አያገኙም? መምህሩ ፕዋኒ መንደር፣ ናኩሩ አውራጃ በሚገኘው ከሪኮ ሚክስድ ዴይ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ነበር የሚያስተምሩት። ተማሪዎቻቸውንም «የወደፊቱ ተስፋ በሳይንስ ነው፤ ጊዜው የአፍሪካ ነው» በሚል ያበረታቱ ነበር። የሽልማት ሥነ ሥርዓቱ የተካሄደው በዱባይ ሲሆን ለዚህ ሽልማት ከ179 አገራት አስር ሺ የሚሆኑ መምህራን እጩ ነበሩ። የመምህሩን ያልተጠበቀ ድል ተከትሎ የአገሪቱ ርዕሰ ብሔር ኡሁሩ ኬንያታ የእንኳን ደስ ያለዎት መልእክትን አስተላልፈዋል። • 'መጥፎ ዕድል' አውሮፕላኑ የወደቀበት ስፍራ ስያሜ እንደሆነ ያውቃሉ? • በእርግጥ የአብራሪዎቹ ስልጠና ከአደጋው ጋር ይያያዛል?
تنافس على الجائزة أكثر من 10 آلاف معلم وينفق القس بيتر تابيتشي، وهو مدرس علوم، جل راتبه لمساعدة تلاميذه الفقراء والأيتام في المدرسة التي يعمل فيها. ويسعى تابيتشي إلى جعل درس العلوم سهلا بالنسبة لتلاميذه، حتى يسيروا في طريق العلم لبناء مستقبلهم. وتنافس على الجائزة التي تمنحها مؤسسة فاركي أكثر من 10 آلاف معلم من 179 دولة. وامتدح القائمون على منح الجائزة، في حفل أقيم في دبي، "إنجازات بيتر المتميزة وتفانيه في مساعدة التلاميذ في منطقة ريفية محرومة من كينيا". وينفق تابيتشي نحو 80 في المئة من راتبه لشراء الكتب والألبسة للتلاميذ الفقراء في مدرسة ثانوية بقرية بوني. ويريد المعلم، البالغ من العمر 36 عاما، رفع همة التلاميذ ونشر الاهتمام بدرس العلوم، ليس في كينيا فحسب بل في عموم أفريقيا. وأثنى تابيتشي، وهو يتلقى الجائزة، على الشباب في أفريقيا وثمن إمكانياتهم الهائلة، قائلا: "باعتباري معلما لمست في الشباب الأفريقي روح البحث والمهارة والذكاء والعزيمة". وأضاف: "لن تعرقل التطلعات الصغيرة الشباب الأفريقي من اليوم. فسيتخرج في أفريقيا علماء ومهندسون ومنتجون يذيع صيتهم في كل بقاع الأرض. وسيكون للبنات دور كبير في هذه الحكاية". نجاح كبير ويقول تابيتشي إن مدرسته تعاني من مشاكل عديدة منها الاكتظاظ، إذ أن الأقسام التي يفترض أن تستوعب من 35 إلى 40 تلميذا تضم من 70 إلى 80 تلميذا، هذا فضلا عن نقص المعلمين. ويضطر بعض التلاميذ إلى المشي مسافة 6 كيلومترات في دروب وعرة للوصول إلى المدرسة. لكن تابيتشي حريص على تلقين تلاميذه دروس العلوم ومساعدتهم على التفوق فيها. وقد حقق بعضهم نجاحا باهرا على مستوى كينيا وعلى المستوى الدولي، وفازوا بجوائز عالمية في الكيمياء. وقالت لجنة التحكيم إن عمله "ساعد التلاميذ على تجاوز الصعاب ومواصلة الدراسة إلى الجامعة على الرغم من شح الإمكانيات". ويقول تابيتشي إن التحدي الآخر الذي واجهه هو التواصل مع العائلات وإقناعها بأهمية التعليم من أجل ضمان استمرار الأطفال في المدارس رغم الظروف القاسية. كما يعمل على إقناع العائلات أيضا بالإقلاع عن فكرة تزويج البنات في سن مبكر، وتشجيعهن على مواصلة التعليم. وتلقى تابيتشي تهنئة من الرئيس الكيني، أوهورو كينياتا.
https://www.bbc.com/amharic/news-44144426
https://www.bbc.com/arabic/magazine-56693486
የጾሙ ዋና አላማ መንፈሳዊነትን መጨመር እና ሐይማኖታዊ ክብርን ማሳየት ሲሆን፤ ረጅም ጸሎቶችን በማድረግ እና ራስን በመቆጣጠር የሐይማኖቱ ተከታዮች የጾሙን ወቅት ያሳልፋሉ። ምንም እንኳ ይህን ማድረግ ቀላል መስሎ ቢታይም፤ የብዙ ሰዎችን አስተሳሰብ መከፋፈል የቻሉ የተሳሳቱ አስተሳሰቦች እና አፈ ታሪኮች አሉ። ሙሉውን ቁርአን በቃሉ የሚያስታውሰው ሻቢር ሃሳን የእስላማዊ ሳይንስ እና ሸሪዓ ሕግ ተማሪ ነው። በረመዳን ጾም ወቅት በተለምዶ የምንሰራቸውን ስህተቶች እንዲህ ያስቃኘናል። 'ጥርስ መፋቅ' እንደ ዘርፉ ምሁራን ከሆነ ጥርስን መፋቅ ጾሙን መግደፍ ማለት አይደለም። አንዳንድ ሰዎች ጥርሳቸውን በሚፍቁበት ወቅት ወደ አፋቸው የሚገባው የጥርስ ሳሙና ጣእም ጾማቸውን እንዳስገድፍባቸው ይሰጋሉ። ነገር ግን ይህ ተቀባይነት የለውም ቢሉም ምሁራኑ፤ ለጥንቃቄ የሚረዱ አንዳንድ መፍትሄዎች አሉ ይላል ሃሳን። የመጀመሪያው ትንሽ የጥርስ ሳሙና መጠቀም ሲሆን፤ ቀለል ያለ ጣዕም ያላቸው ምርቶችን መጠቀምም እንደሚረዳ ይመክራል። በሌላ በኩል የዓለም ጤና ድርጅትን እውቅና ያገኙ ከተፈጥሮአዊ ተክሎች የሚሰሩ የጥርስ ሳሙናዎችን መጠቀምን ደግሞ ተጨማሪ አማራጭ ነው። 'ምራቅ መዋጥ' የራስን ምራቅ መዋጥ ምንም ችግር የለውም፤ እንደውም ይበረታታል። "ይህ የተሳሳተ አስተሳሰብ ምንም መሰረት የለውም" ይላል ሃሳን። "ምራቅን መዋጥ ተፈጥሮአዊ ሂደት ነው። ስለዚህ ጾምን አያስገገድፍም።'' ጾሙን ሊያስገድፍ ሚችለው ግን የሌላን ሰው ማንኛውም አይነት ፈሳሽ ወደ ውስጥ ማስገባት ነው። የሌላ ሰውን ምራቅ ወደ ውስጥ ማስገባት በጾም ወቅት እጅግ ክልክል እና ሀጢያት ነው፤ ይላል የእስላማዊ ሳይንስ እና ሸሪዓ ህግ ተማሪው ሃሳን። "ከዚህ ጋር ተያይዞ የፍቅር ጓደኛም ሆነ የትዳር አጋርን መሳም አይፈደቀድም'' የሚለው ሃሳን፤ በዚህ ቅዱስ ወቅት ራስን ከእንደዚህ አይነት ስሜቶች መቆጣጠር እና ከምግብ እና ውሃ መራቅ ወደ አምላክ ያቀርባል ሲል ያክላል። በጾሙ ወቅት ከምግብ እና ውሃ ብቻ ሳይሆን፤ ከሃጥያት፣ ከክፉ ሃሳብ እና ሌሎችን ከማስቀየም መቆጠብ አለባቸው ሲል ሃሳን ያክላል። 'በስህተት መመገብ ወይም መጠጣት' "ጾም ላይ መሆኖን ረስተው በፍጹም ስህተት ከተመገቡ ወይም ውሃ ከጠጡ ጾሞን እንዳፈረሱ አይቆጠርም። ነገር ግን ባስታወሱባት ቅፅበት መመገብንም ሆነ መጠጣትን ማቆምዎን አይዘንጉ" ይላል ሃሳን። "ሰውነትዎን በሚታጠቡ ወቅት ግን ውሃ ወደ ሰውነትዎ ቢገባ ጾሙ እንደፈረሰ ይቆጠራል።'' እንደ ሃሳን ከሆነ ሐይማኖታዊ በሆነ መንገድ ሰውነታችንን በምናጸዳበት ጊዜ ውሃ ወደ አፋችን እንዳይገባ ከፍተኛ ጥንቃቄ ማድረግ አለብን ሲል ይመክራል። 'መድኃኒት መውሰድ' የእንግሊዝ እስላማዊ ምክር ቤት እና ዓለም አቀፉ የግላኮማ ማኅበር በረመዳን ጾም ወቅት እንደ አይን ጠብታ እና ክትባት ያሉ ጥቂት መድኃኒቶችን መጠቀም እንደሚቻል ያስቀምጣሉ። ነገር ግን የሚዋጡ መድኃኒቶችን ከጾም በፊተ አልያም በኋላ መወሰድ እንዳአለባቸው ይመከራል። እንደ ሃሳን ሃሳብ ከሆነ ህክምና ላይ ያለ ሰው በመጀመሪያ ጾሙን መጾም አለብኝ ውይ? ብሎ መጠየቅ አለበት። 'የጾም ግዴታ' በእስልምና ሐይማኖት ማንኛውም ከ15 ዓመት በላይ የሆነ ጤናማ ሰው ይህን ዓመታዊ ጾም መጾም ግዴታ ነው። ይሄ ማለት ህጻናት፣ ህመምተኞች፣ የአእምሮ ህሙማን፣ መንገደኞች፣ እርጉዞች እና የሚያጠቡ እናቶች የመጾም ግዴታ የለባቸውም። በአጭር ጊዜ ውስጥ ከህመሞ እንደሚድኑ እርግጠኛ ከሆኑ ግን ጾሙን መጀመር ይቻላል ሲል ሃሳን ይናገራል። ከባድ ህመም ላይ ያሉ በሽተኞች ግን ካገገሙ በኋላ መጾም እንደሚችሉና አቅመ ደካማ ቤተሰቦችን በመመገብ ፊድያህ ተብሎ የሚጠራውን ሥርዓት መፈጸም እንደሚችሉ ሃሳን ጨምሮ ይገልፃል።
وعلى الرغم من الفوائد الصحية التي يتضمنها الصيام، قد يجد البعض صعوبة في التأقلم مع تغيّر عاداتهم الغذائية خلال هذا الشهر، أو بنوع من التعب والإرهاق جراء الانقطاع عن الطعام والشراب لفترات طويلة نسبيا، وربما تترافق لدى البعض مع مشاكل صحية كتلك التي يعاني منها المصابون بارتفاع في السكر أو ضغط الدم. ونحاول هنا أن نسلط الضوء على بعض النصائح المهمة التي يقدمها خبراء التغذية من أجل صيام صحي أفضل. وتحدثت بي بي سي عربي إلى عدد من الأشخاص لتسليط الضوء على تجاربهم الشخصية التي قد تفيد الكثيرين للتخطيط لكيفية قضاء وقتهم في شهر رمضان إلى جانب خبراء التغذية لتسليط الضوء على أنجع الأساليب والطرق التي يجب اتباعها لصحة أفضل، فضلا عن تسليط الضوء على دور جنس المرء وفصيلة دمه في مدى قدرته على تحمل الجوع أو التحلي بالصبر أكثر. تتنوع الأطعمة على مائدة الإفطار ما يجب وما لا يجب تناوله في السحور؟ يبدأ الصائم يومه الأول من السحور، وسيحدد ما يتناوله في هذا الوقت، مدى شعوره أو عدم شعوره بالتعب أو العطش أو الجوع خلال صيامه. مواضيع قد تهمك نهاية ويوصي خبير التغذية الصيدلاني السوري فادي عباس، بأن يتبع الناس النصائح التالية التي يرى أنها تكفل صياماً أسهل وجفافاً أقل في الجسم وفائدة صحية أكبر : يقول عباس لبي بي سي: "يجب التركيز في السحور على الأطعمة التي تحتوي على نسبة نحو 70% من الماء، وتناول الوجبة على ثلاث مراحل بفارق خمس دقائق بين الواحدة والأخرى، وتبدأ بطبق من السَلَطة (خاصة الخيار والخس والكرفس) ونوع واحد فقط من الطعام بشرط ألا يحتوي على نسبة كبيرة من الأملاح، كما هي الحال مع مواد مثل الأجبان والمكسرات، التي رغم فوائدها الغنية، إلا أنها ستتسبب في حاجة الجسم إلى كميات أكبر من الماء بعد ساعات قليلة". ماذا يحدث للجسم أثناء الصيام في شهر رمضان؟ ينصح خبير التغذية فادي عباس بالتركيز في السحور على تناول الأطعمة التي تحتوي على نسبة نحو 70% من الماء ويضيف: "تأتي السكريات في المرحلة الثانية، ويفضل تناول قطعتين من الفاكهة الغنية بالماء أيضا (كالفراولة والبطيخ والبرتقال) أو كوباً من العصير الطازج، ثم اختتام الوجبة بشرب الماء". وتنصح خدمة الصحة الوطنية البريطانية بتجنب شرب الشاي والقهوة لأنهما مدران البول لاحتوائها على الكافيين (خاصة لمن يعانون من مشكلة السلس البولي). ويؤدي فقدان الجسم للسوائل إلى الحاجة إلى تعويضها، والإصابة بالجفاف الذي يخلق مشاكل صحية مثل الصداع وانخفاض ضغط الدم ومشاكل في الكلى وغيرها. إذاً، كيف تتجنب هذه المشاكل وماذا عن الشعور بالتعب أو الخمول بعد الإفطار؟ تتميز الموائد الرمضانية - بغض النظر عن المستوى المادي لكل أسرة - بتعدد الأطباق المقدمة في كل يوم جراء عادة تبادل الأقارب والجيران لأطباقهم بعضهم مع بعض خلال شهر الصيام، وبالتالي يحظى الجميع بتنوع الأطباق على موائدهم كل يوم، لذا، يتناول الشخص أكثر مما يجب وأكثر من حاجته. ولا يشعر بأضرار ذلك إلا بعد فترة وجيزة من الانتهاء من الإفطار. حيث تبدأ مشاكل مثل آلم في المعدة وشعور بالتخمة والخمول والرغبة في النوم وما إلى ذلك. لكن، قد تصبح المشكلة لدى البعض أكثر خطورة،عندما تتسبب في ارتفاع الضغط أو السكر في الدم. وتعد الأيام الأولى من الصيام، هي الأصعب على الإطلاق، "لأن حاجة الجسم إلى الدهون كمصدر طاقة تبدأ بعد أربعة أيام" من الصيام، بحسب فادي عباس. ويقول عباس إنه يجب تناول الإفطار على ثلاث مراحل وبفارق ست دقائق بين الوحدة والأخرى تماماً كما هي الحال في السحور. والسبب بحسب قوله، هو أن الدماغ يحتاج إلى 18 دقيقة لتلقي إشارة الشبع. ويضيف: "يُنصح بشرب كوب من الماء في المرحلة الأولى على ثلاث دفعات وفي وضعية الجلوس. وبعد ست دقائق، تبدأ بتناول السكريات لإمداد الجسم بالطاقة التي فقدها خلال فترة الصوم، على أن تكون غير مصنّعة بل طبيعية مثل التمر أو عصير الفواكه الطازجة". ينصح بتناول صنف أو اثنين من الأطعمة التي تحتوي على البروتينات والكربوهيدرات ويضيف: "بعد انتظار 6 دقائق أخرى، يُنصح البدء بطبق من السَلَطة المفرومة بشكل ناعم لعدم إجهاد المعدة، وتعتبر الألياف الموجودة في الخضروات ضرورية جداً لإمداد الجسم بالفيتامينات وكذلك لمنع الإمساك". ويتابع: "بعد طبق السَلَطة، يجب تناول صنف أو صنفين كحد أقصى، من الأطعمة التي تحتوي على البروتينات والكربوهيدرات". وعلى سبيل المثال، البطاطا والرز والمعكرونة و الخبز والمعجنات جميعها تحتوي على الكربوهيدرات، لذا " يجب الاكتفاء بتقديم نوع واحد فقط مما ذكر إلى جانب نوع واحد فقط من البروتين (مثل البقول والبيض واللحوم الخالية من الدهون والألبان) مع مراعاة مدة عملية المضغ التي تستغرق من 30 ثانية للأطعمة المرنة إلى 60 ثانية للأطعمة القاسية (كاللحوم والمكسرات)". وعلى الرغم من حاجة الجسم الكبيرة إلى الماء، إلا أن شرب كمية كبيرة منه دفعة واحدة وبطريقة خاطئة قد يؤثر على عمل الأمعاء والكليتين، لذا، "يجب اتباع طريقة صحية، وعدم شرب أكثر من كوبين من الماء دفعة واحدة قبل مرور ساعة على تناول الإفطار، ولا يجب انتظار الشعور بالعطش بل ينبغي شربه كل ساعة أو ساعة ونصف حتى لو تطلب الأمر منك تعيين منبه يُذكرك بموعد شرب الماء"، بحسب نصائح عباس. عائلة أردنية مسلمة مجتمعة حول مائدة إفطار رمضانية هل النساء أقدر على تحمل الجوع وأكثر تحلياً بالصبر من الرجال؟ ليس الجميع ماهرا في التفكير والتخطيط المسبق لهذا الشهر، فالبعض يعاني كثيراً، بسبب تغير العادات الغذائية والاجتماعية بشكل مفاجئ، لذا يواجهون متاعب جمة تؤثر على تواصلهم الاجتماعي مع من حولهم أو على جودة عملهم، كما هي الحال مع الشقيقين سعيد وعثمان يوسف، اللذين يعملان في أعمال البناء في مدينة حلب. يقول سعيد: "رغم أنني أعلم جيداً أنه يجب علي التحلي بالصبر وسعة الأفق في هذا الشهر الفضيل، إلا أنني أصبح رجلاً عصبي المزاج وسريع الانفعال مع حلول منتصف النهار، ولا أتحكم بسلوكي وأصرخ في وجه العمال، و سرعان ما أندم على ذلك وأعتذر منهم، لكن الموقف يتكرر كثيراً معي". ويقول شقيقه عثمان: "بإمكاني تحمل الجوع في الأيام الأولى، لكن بعد مرور أسبوع، أشعر بعطش شديد وهذا يسبب لي الصداع فأصبح شخصاً لا يطاق لكنني لا أستطيع التحكم بعصبيتي". وقد لا تقتصر مواجهة مثل هذه المشكلة على سعيد وعثمان فقط، بل تطال كثيرا من الرجال. لذا يُنصح باتباع نصائح خبراء التغذية في هذا الصدد، لأن ما تتناوله من أطعمة، له دور كبير في سلوكك. محمد فائد خبير مغربي في علم الأغذية والتغذية ويقول بهذا الصدد محمد فائد، خبير علم الأغذية والتغذية في المغرب: "إن المرأة بشكلٍ عام أقدر على تحمل الصيام من الرجل لأن نسبة الدهون في جسم المرأة أعلى من نسبتها في جسم الرجل، كما أن الكتلة العضلية لدى الرجال أكبر من الكتلة العضلية لدى النساء". وبحسب فائد، ثمة أسباب علمية وراء ذلك، وهو أن ثمة هرمونات تكون نشطة لدى المرأة؛ أكثر من الرجل، وبعضها أكثر نشاطاً لدى الرجل. "يساعد هرمون الأستروجين المرأة على تحمل الجوع والبقاء في حالة مزاجية هادئة أطول فترة ممكنة، مما يساعدها على تحدي الانفعالات والشعور بالقلق، بينما يحفز هرمون التستوستيرون لدى الرجال شعور الانفعال والقلق والتوتر". ويضيف فائد: "يحتاج جسم المرأة طعاماً أقل مما يحتاجه الرجل بشكل عام، كما أن تناول اللحوم والدواجن والأجبان بكثرة يحفز إنتاج الهرمونات التي تؤثر على الحالة العصبية للشخص، لأن هرمون الأستروجين يتقاطع مع الكوليسترول، فالإكثار من اللحوم يؤدي إلى ارتفاع نسبة الكوليسترول وبالتالي إلى إثارة الحالة العصبية لدى الشخص". يساعد هرمون الأستروجين المرأة على تحمل الجوع والبقاء في حالة مزاجية هادئة أطول فترة ممكنة المرأة العاملة يميل الرجال إلى الحركة أكثر من النساء بشكل عام في الدول الشرقية، بسبب طبيعة عملهم أو مسؤولياتهم خارج المنزل، وهذا يعني أنهم قد يخسرون طاقة وسعرات حرارية أكثر من المرأة. لكن الوضع يختلف مع المرأة العاملة التي تقع عليها مسؤوليات كبيرة من رعاية الأطفال والتدبير المنزلي والعمل الوظيفي. وفي هذه الحالة تتشابه مع الرجل بحسب ما يقول فائد. ويرى أن نوع الطعام الذي يتناوله الشخص يؤثر على حالته المزاجية، فالأشخاص الذين يتناولون الكثير من اللحوم، يميلون إلى أن يكونوا أكثر انفعالاً وتوتراً من النباتيين. ويرى أنه إذا تناولت المرأة نفس كميات اللحوم والأجبان التي يتناولها الرجل، فستعاني من نفس حالات الانفعال والعصبية التي يعاني منها الرجال. دراسة: المرأة العاملة أكثر توترا من الرجل الرياضة... ما هو أفضل وقت لممارستها؟ لا تعد صلاة التراويح بمثابة رياضة كافية لتخليص الجسم من السعرات الحرارية الزائدة كما يعتقد البعض، لذلك لا بد من ممارسة بعض أنواع الرياضة التي من شأنها أن تزيد ضربات القلب كما تنصح بها خبيرة التغذية في لندن، آيسون كفانج. وتقول كفانج: "يجب أن ترتاح المعدة تماماً من عملية الهضم قبل البدء بأي نوع من الرياضات، أي بدء ممارستها بعد ثلاث ساعات على الأقل بعد الإفطار". تنصح خبيرة التغذية آيسون كفانج بممارسة الرياضة بعد 3 ساعات على الأقل من الافطار وتضيف: "يُفضل عدم إجهاد الجسم في الأيام الأولى وممارسة الرياضات الخفيفة كالمشي أو حمل بعض الأثقال الموجودة في المنزل أو صعود السلالم عدة مرات، ومن ثم زيادة المدة كل يوم إلى أن تصل إلى درجة مقبولة حسب قدرة كل شخص وصحته". وتشرح كفانج أهمية الماء ودوره الكبير في الحفاظ على الصحة العامة وخاصة في رمضان، وتنصح بشدة شرب الكميات الموصى بها، كلٌ بحسب عمره، مع الابتعاد عن المشروبات الغازية والمحلاة صناعياً واستبدالها بالأعشاب كالبابونج والشاي الأخضر وغيرها من الأعشاب التي تتوفر بكثرة في جميع أنحاء العالم. التخطيط لكيفية قضاء الوقت أثناء الصيام وترى أنغام، وهي ربة منزل لديها طفلان، وتقيم في مدينة الرياض بالسعودية، أن تخطيطها المسبق لشهر رمضان، يجعل من هذا الشهر بالنسبة لها شهراً لتحسين الصحة وتطوير المهارات والشعور بالرضا عن الذات. وتقول لبي بي سي: "بدأت الصيام المتقطع قبل حلول شهر رمضان بأسبوع، لأنني بهذا أكون قد جهزت جسمي لتحمل الجوع وجنبت نفسي التغيير المفاجئ في نظامي اليومي في رمضان". وتضيف: "كل عام أضع أمامي هدفاً أسعى إلى تحقيقه، وفي هذا العام، خططت لختم القرآن مرتين خلال هذا الشهر وتحفيظ أطفالي بعض الآيات القرآنية إلى جانب رعاية أطفالي وانشغالي بالواجبات المنزلية، وهكذا يمضي الوقت دون أن أشعر به". وتقول ناديا، وهي شابة في الـ 25 من عمرها وتعيش في العقبة بالأردن: "أحارب الجوع والعطش بالقراءة، لذا، أقضي وقتي في قراءة كل الكتب والروايات المؤجلة، وأتابع بعض الأعمال التلفزيونية وأطور مهارتي في اللغة الإنجليزية، فليس ثمة وقت فراغ يدفعني للتفكير بالعطش أو الجوع".
https://www.bbc.com/amharic/news-49142489
https://www.bbc.com/arabic/science-and-tech-49114767
ይህ እንግሊዝን ጨምሮ በበርካታ ሃገራት ሕግ እንደ አስገድዶ መድፈር አይቆጠርም። ጾታዊ ግንኙነትን መሰረት ያደረጉ ጥናቶችን የሚያካሂዱት ተመራማሪ፤ ይህ በሕግ ፊት አስገድዶ መድፈር ተደርጎ መታየት ይኖርበታል ይላሉ። [ማሳሰቢያ፡ ይህ ጹሑፍ እንዳንድ አንባቢያንን ምቾች ሊነሳ ይችላል] ዶ/ር ሲኦብሃን ዊአር በላንካስተር ዩኒቨርሲቲ የሕግ ትምህርት ቤት እአአ ከ2016-2017 ባሉ ጊዜያት በሴቶች ያለፍቃዳቸው ወሲብ እንዲፈጽሙ የተገደዱ ከ200 በላይ ወንዶችን አነጋግረው ጥናታዊ ምርምር አድርገዋል። በዚህ ሳምንት ይፍ የተደረገው ጥናት ከ30 በላይ ወንዶች ጋር ፊት ለፊት የተደረገ የቃለ መጠይቅ ውጤትም ተካቶበታል። ጥናቱ ወንዶች በምን አይነት ሁኔታ ያለፍቃዳቸው ወሲብ እንዲፈጽሙ እንደሚገደዱ፣ ይህ በደል የሚያስከትለው ተጽእኖ እና በሕግ የሚሰጠው ትርጓሜ ምን እንደሚመስል ዳሰሳውን አድርጓል። • የወሲብ ቪዲዮ ህይወቷን ያሳጣት ወጣት • ኢንተርኔትን የሚሾፍረው የወሲብ ፊልም ይሆን? በጥናቱ የተሳተፉት ወንዶች ማንነታቸው ይፋ አልተደረገም። ከተሳታፊዎቹ መካከል ግን አንዱን እንደምሳሌ እንውሰደው፤ ጆን ብለንም እንጥራው። ጆን እንደሚለው ከህይወት አጋሩ ጋር ሳለ ''ትክክል ያልሆኑ'' ነገሮች የሚላቸውን ምልክቶች አስተዋለ መጥፎ ነገሮችም መከሰት ጀመሩ። እንደ ጆን ከሆነ የህይወት አጋሩ በቅድሚያ እራሷን መጉዳት ጀመረች። አንዳንዴም እራሷ ላይ በምትወስዳቸው አደገኛ እርምጃዎች በመደናገጥ ወደ ህክምና ይዟት የሚሄድበት አጋጣሚዎች እንዳሉም ይናገራል። ጥንዶቹ ለሰዓታት የአዕምሮ ህክምና የምታገኝበትን ሁኔታ ተመካክረዋል። የሥነ ልቦና ባለሙያ ጋር ቀጠሮ ቢያዝላትም ፍቃደኛ ሳትሆን መቅረቷን ጆን ይናገራል። ይህ ነገር እያደር ሲመጣ እራሷ ላይ ጉዳት ማድረሱን አቁማ ፊቷን ወደ ጆን አዞረች። ''አንድ ቀን ሳሎን ቁጭ ብዬ ነበር። ምግብ ከምናበስልበት ስፍራ መጣችና አፍንጫዬን በኃይል በቡጢ መትታኝ ወደ መኝታ ቤት እየሳቀች ሮጣ ገባች" በማለት የህይወት አጋሩ ኃይለኝነት የጀመረበትን ሁኔታ ጆን ያስረዳል። እያደር በሄደ ቁጥርም ዱላው እና ጉንተላው እየበዛ ሄደ። "ከሥራ እንደተመለሰች ሁልጊዜም ወሲብ እንድናደርግ ትጠይቀኛለች" ይላል። "በጣም ኃይለኛ ትሆናለች። እንዳንዴም ከሥራ ቦታዋ ወደቤት ባትመለስ ብዬ የምመኝበት ጊዜያት አሉ።" አንድ ጠዋት ላይ ጆን ከእቅልፉ ሲነሳ የህይወት አጋሩ ቀኝ እጁን ከአልጋው ራስጌ ጋር አስረዋለች። ከዚያም ከአልጋው ጎን በነበረ ስፒከር አናቱን ትመታው ጀመር። ከዚያም ግራ እጁን በጨርቅ ከአልጋው ጋር ካሰረች በኋላ ከእርሷ ጋር ወሲብ እንዲፈጽም በኃይል ማስገደድ ጀመረች። በፍርሃት እና በድንጋጤ የተዋጠው ጆን ሰውነቱን ለእርሷ ጥያቄ ዝግጁ ማድረግ ተሳነው፤ በዚህ የተበሳጨቸው ሴት ደጋግማ ትመታው ያዘች። ከአልጋው ጋር የታሰሩ እጆቹን ከመፍታቷ በፊት ለሰዓታት ታስሮ ቆይቶ ነበር። ከዚህ ሁነት በኋላ ስለ ጉዳዩ ለመወያየት ጥረት ቢያደርግም እርሷ ፍቃደኛ ስላልነበረች እንደልተሳካ ጆን ያስረዳል። የጆን የህይወት አጋር ነብሰ ጡር መሆኗን ተከትሎ፤ ኃይለኝነቷ መቀነሱን ይናገራል። ልጃቸው ከተወለደች ጥቂት ወራት በኋላ ጆን አንድ ጠዋት ከእንቅልፉ ሲነቃ እጁ ከአልጋው ጋር ታስሮ ያገኛል። ከዚያም በኃይል ቫያግራ (የወሲብ ፍላጎትን የሚያነሳሳ እንክብል) እንዲወስድ ካደረገች በኋላ አፉን በጨርቅ አፍና ወሲብ እንደፈጸመች ጆን ይናገራል። ''በወቅቱ ምንም ማድረግ አልቻልኩም" ይላል ጆን። "ይህን ካደረገችኝ በኋላ ለምን ያክል ጊዜ እንደቆየሁ ባለውቅም ብቻ ለረዥም ሰዓት መታጠቢያ ክፍል ውስጥ ውሃ እላዬ ላይ እያፈሰስኩ ቆየሁ. . . በስተመጨረሻም ወደ ሳሎን ሄድኩ። ይህን አድርጋ ስታበቃ ለመጀመሪያ ጊዜ የተናገረችው 'እራት ምንድነው የምንበላው?' ነበር።" • 100 ሺህ ብር፤ ብልትን ለማወፈር • ለወሲብ ትክክለኛው ዕድሜ የቱ ነው? ጆን ይህ ለሰዎች ለመናገር ጥረት ማድረጉን ይሁን እንጂ ሰዎች ስላማያምኑት እውነትነቱን በዝርዝር ማስረዳት ስለሚከብደው ብዙ ጊዜ እንደሚተወው ይናገራል። "አንዳንድ ሰዎች 'ለምን ቤቱን ጥለህ አትወጣም' ይሉኛል። ይህ ግን ቤቴ ነው። ቤቱን የገዛሁት ለልጆቼ ነው። በገንዘብም ረገድ ከእርሷ ጋር እንድኖር ግድ ሆኖብኛል። ይህም ብቻ አይደለም፤ 'ስትመታህ ለምን መልሰህ አትመታትም' ይሉኛል። ግን እሱ እንደመናገሩ ቀላል አይደለም። እንደው ድሮ ነበር ማምለጥ የነበረብኝ" በማለት ጆን ይተርካል። ይህን መሰል ታሪክ በርካታ በጥናቱ ተሳታፊ የሆኑ ወንዶች የሚጋሩት እውነታ ነው። የዶ/ር ሲኦብሃን ዊአር ጥናት ትኩረቱን ያደረገው በሴቶች ተገደው ወሲብ በሚፈጽሙ ወንዶች ላይ የሚከሰተው ተጽእኖ ስፋት እና መጠንን ለመለየት ሲሆን፤ ተገዶ ወሲብ መፈጸም ከሚደርሱ በደሎች አንዱ እንጂ ብቸኛው እንዳልሆነ ተመራማሪዋ ይናገራሉ። በጥናቱ ተሳታፊ ከሆኑ አንዱ ለበርከታ ዓመታት የደረሰበትን በደል ለፖሊስ ባስታወቀበት ወቅት "ይህ ነገር ባያስደስትህ ኖሮ ቀደም ብለህ ለፖሊስ ሪፖርት ታደርግ ነበር" እንደተባለ በጥናቱ ላይ ቃሉን ሰጥቷል። የጥናቱ ተሳታፊው ጆን እንዲህ ብሏል፡ "ስለጉዳዩ ማውራት ያስፈራል። ያሳፍራል። ደፍረን ስናወራ ደግሞ የሚያምነን የልም። ምክንያቱም ወንዶች ነና። 'እንዴት ወንድ ልጅ በሴት ልጅ ይበደላል? ወንድ ልጅ እኮ ነህ?' ይሉናል።" ጥናቱ ምን ይፋ አደረገ? በዶ/ር ሲኦብሃን ዊአር ጥናት ግልጽ ከተደረጉ ትክክለኛ ያልሆኑ አመለካከቶች መካከል፤ ወንዶች ከሴቶች በላይ ጠንካራ ስለሆኑ ሴቶች ወንዶችን አስገድደው ወሲብ መፈጸም ቸይችሉም፣ ወንዶች ፍቃደኛ ካልሆኑ ብልታቸው ስለማይቆም የሴቷ ብልት ውስጥ ሊገባ አይችልም የሚሉ የሚገኑበት ሲሆን፤ በተጨማሪም ከሴት ጋር የወሲብ ግንኙነት ማድረጊያ አጋጣሚዎች በሙሉ አዎንታዊ ናቸው የሚሉት ይገኙባቸዋል። ዶ/ር ሲኦብሃን እንደሚሉት ሌላው የተሳሳተው አመለካካት 'ወንዶች ብልታቸው ከቆመ ወሲብ ለማድረግ ፍላጎት አላቸው' የሚለው ነው ይላሉ። ተመራማሪዋ እንደሚሉት "ብልት የሚቆመው ለተነቃቃ የአዕምሮ ክፍል ምልሽ ሲሰጥ ነው።" "ወንዶች በፍርሃት፣ በንዴት፣ በጭንቀትም ውስጥ ሳሉ እንኳን የብልት መቆም ሊያጋጥማቸው ይችላል።" • እንግሊዛውያን የወሲብ ሕይወታቸው ''ደካማ ነው'' ተባለ • የሥራ ቦታ ወሲባዊ ትንኮሳ የቱ ነው? በጥናቱ ከተሳተፉ መከካል ቀላል የማይባል ቁጥር ያላቸው ወንዶች፤ በሴቶች ያለ ፍቃዳቸው ወሲብ እንዲፈጽሙ ከተገደዱባቸው ሁነቶች መካከል በአደንዛዥ እጽ እና አልኮል ጫና ስር ከወደቁ በኋላ መሆኑን ይጠቀሳሉ። ከዶ/ር ሲኦብሃን ዊአር ጋር ፊት ለፊት ቃለ ጠይቅ ካደረጉት አንዱ፤ ከአንዲት ሴት ጋር በምሽት ክለብ ሲዝናና ከቆየ በኋላ አታላ የሰጠችው እጽ እራሱን እንዲስት እንዳደረገው እና ያለ ፍቃዱ ወሲብ እንዲፍጽም እንዳስገደደችው ተናግሯል። ሌላ ወጣት ለዶ/ር ሲኦብሃን ሲናገር በአንድ ወቅት ለወንድ ጓደኛው የጻፈውን ደብዳቤ የተመለከተች የሥራ ባልደረባው ከእርሷ ጋር ወሲብ ካልፈጸመ የተመሳሳይ ጾታ አፍቃሪ ነው ብላ እንደምታስወራበት በማስፈራራቷ ያለፍቃዱ ወሲብ መፈጸሙን አምኗል። ዶ/ር ሲኦብሃን ዊአር በጥናቶቻቸው የተሳተፉ ወንዶች ያለ ፍቃዳቸው ወሲብ እንዲፈጽሙ መደረጋቸውን ''ተገዶ መደፈር'' ሲሉ ይጠሩታል ይላሉ። ብዙዎቹም እንግሊዝን ጨምሮ በሌሎች ሃገራት ሕጎች ይህ በደል ''ተገዶ መደፍር'' ተብሎ አለመጠራቱ ያበሳጫቸዋል። በጥናቱ ላይ ከቀረቡ 8 የመፍትሄ ሃሳቦች መካከል አንዱ ወንዶች ያለ ፍቃዳቸው በሴቶች ወሲብ እንዲፈጽሙ ሲደረጉ በሕጎች ላይ ''አስገድዶ መደፈር'' ተበሎ እንዲፈረጅ አሳስቧል።
وتقول دكتور سيوبهان ويري من كلية الحقوق بجامعة لانكستر، التي أجرت أول دراسة عن الإيلاج الإجباري وشملت عينة شارك فيها أكثر من 200 رجل عبر الإنترنت، إنه تلك القوانين يجب أن تُراجع. وتتناول ويري في دراستها التي نشرتفي الآونة الأخيرة كثيرا من التفاصيل عن الإيلاج الإجباري ونتائجه. تحذير: بعض القراء قد تزعجهم تفاصيل هذه القصة. "اللحظة الملعونة" يقول جون، وهو اسم مستعار لأحد المشاركين في البحث، إن شريكته قامت بإيذاء نفسها خلال الممارسة ونُقلت للطوارئ للعلاج بأحد المستشفيات، وبعد ذلك بستة أشهر بدلا من إيذاء نفسها تحولت إليه. ويضيف قائلا: "كنت جالسا في غرفة المعيشة، وجاءت من المطبخ، ولكمتني بعنف في أنفي لتبدأ في الممارسة، وتحول العنف ليصبح جزءا من نمط حياتنا، وقد طلبت شريكتي استشارة طبية وحُولت لطبيب نفسي، ولكنها لم تذهب في الموعد." ويتابع قائلا: "عندما تعود من عملها تطلب الجنس أولا لتصبح عنيفة بعد ذلك، ولقد وصل الأمر إلى الحد الذي بت ألعن اللحظة التي تعود فيها من العمل." واستطرد قائلا إنه ذات يوم استيقظ ليجد شريكته قد وضعت قيدا حديديا في يده اليمنى والسرير المعدني، ثم بدأت في ضربه على رأسه، ثم ربطت يده الأخرى بحبل نايلون، وأجبرته على ممارسة الجنس. وخلال عطلة في إسبانيا كان جون مذعورا وغير قادر على الاستجابة لطلباتها لذلك ضربته مجددا وتركته مقيدا لنصف ساعة قبل أن تعود وتحرره، ثم رفضت لاحقا الحديث عن ما حدث. وبعد أن صارت شريكته حاملا خففت من وتيرة استعمالها للعنف، ولكن بعد ميلاد طفلهما بعدة أشهر، استيقظ جون مجددا ذات ليلة ليجد نفسه مقيدا في الفراش، ثم أجبرته شريكته على تناول الفياغرا وقيدته وكممته. ويقول جون: " لم أستطع فعل شيء أمام ما كان يحدث لي". ويضيف قائلا: "بعد ذلك أخذت حماما، وبعد خروجي من الحمام كان أول سؤال لها.. ماذا لدينا لوجبة العشاء؟". وتابع جون قائلا إنه عندما حاول إبلاغ الناس بما يحدث كان يجابه بعدم التصديق. ويقول : "كانوا يسألونني لماذا لا تغادر المنزل. حسنا.. لقد اشتريت البيت من أجل أطفالي، كما أن هناك جانبا ماليا في الموضوع وقد نظرت إلى العلاقة من هذه الزاوية، كما أن بعضهم يتساءل لماذا لا ترد على عنفها؟ في الواقع أن الكلام أسهل كثيرا من الفعل، كم تمنيت الهروب من هذا الوضع." عدم التصديق ما حدث لجون وقع لمجموعة أخرى من الرجال حسبما تقول الدكتورة ويري. وكان من نتائج بحثها أنه في الأغلب تكون الجانية، في حالات "الإيلاج الإجباري" التي يتعرض لها الرجال، الشريكة أو الشريكة السابقة. العراق: البلد الذي يتعرض فيه الرجال للتحرش الجنسي أكثر من النساء "فضيحة جنسية" تهز الحكومة في أفغانستان كما أشار المشاركون الآخرون أيضا أن الناس لا يصدقونهم عندما يسمعون حكاياتهم. وقال أحد المشاركين إن ضابط شرطة قال له :" لابد أنك كنت مستمتعا، وإلا كنت قمت بالإبلاغ عن الأمر بأسرع مما فعلت." وقال مشارك آخر: "إننا نشعر بالذعر والحرج من الحديث في الأمر، فلا أحد يصدقنا لأننا رجال، إذ كيف يمكن أن يتعرض رجل لمثل هذه السيناريوهات؟ أنظر إليه.. إنه رجل." ومن بين النتائج الأخرى التي توصلت لها ويري: دحض الأساطير ويدحض بحث ويري الأسطورة التي تقول إن الإيلاج الإجباري مستحيل لأن الرجال أقوى بدنيا من النساء، كما يدحض البحث أسطورة أخرى تقول إن جميع الرجال ينظرون لكل الفرص الجنسية مع النساء بعين الرضا. كما يدحض أيضا أسطورة ثالثة تقول إنه لو كان قضيب الرجل منتصبا فإنه يريد الجنس بالتأكيد. وفي الواقع إن "الانتصاب مجرد استجابة لمحفز"، بحسب الدكتورة ويري. وتضيف قائلة: " إن القضيب قد ينتصب ويظل كذلك، إذا كان الرجل مذعورا أو غاضبا.. إلخ." وأوضحت قائلة: "هناك بحث يشير إلى أن النساء قد يستجبن جنسيا لدى تعرضهن للاغتصاب (كحدوث انتشاء) لأن الجسد يستجيب لمحفز وهذه قضية لا يتحدث فيها الضحايا الرجال والنساء بشكل كاف، ولكن هناك دليل على ذلك." غياب الوعي كما تحدث عدد من المشاركين في البحث عن تجارب إيلاج إجباري تعرضوا لها خلال سُكرهم أو غياب الوعي. وقال أحد المشاركين إنه عاد إلى البيت مع امرأة في أعقاب سهرة بالخارج وبعد أن أعطته عقارا غاب عن الوعي. ويقول إنه أجبر حينئذ على ممارسة جنسية بدون رضاه. كما تحدث آخر عن إجباره على ممارسة الجنس خلال عطلة في مخيم صيفي عندما كان طالبا فقد عثرت زميلة له على رسالة كتبها لصديقه الحميم فهددته بفضحه كمثلي إذا لم يمارس الجنس معها. وقال: "كانت تعتقد أنني لو مارست الجنس مع امرأة لن أصبح مثليا، ولم يكن لي خيار سوى الإذعان." وتقول ويري إن أغلب المشاركين في الدراسة اعتبروا الإيلاج الإجباري "اغتصابا"، كما شعر بعضهم بالإحباط لعدم إدراج القانون في انجلترا وويلز لهذا الأمر باعتباره "اغتصابا".
https://www.bbc.com/amharic/49274469
https://www.bbc.com/arabic/world-49273336
ይህ የወንጀል ታሪክ ለእይታ የሚበቃው የሚቀጥለው ዓመት የፕሬዝዳንታዊ ምርጫ ሊደረግ በተቃረበበት ወቅት ነው ተብሏል። የሊዊኒስኪ ድራማን ፕሮዲውስ የሚያደርጉት ባለሙያዎች ከዚህ ቀደም የኦጄ ሲምፕሰንን የችሎት ሂደትና የጊያኒ ቬርሳኬ ግድያን በድራማ መልክ ለእይታ ያቀረቡ መሆናቸው ተገልጿል። በድራማው ላይ ሊዊኒስኪን ወክላ የምትጫወተው ቤኒ ፈልድስቴይን ነች። • ሪያድ ማሕሬዝ የወሰደው መድሃኒት ጉዳይ • ለዓመታት ወንድ ልጅ ያልተወለደባት ከተማ ሳራ ፖልሰን በወቅቱ በነጩ ቤተመንግሥት (ዋይት ሐውስ) ውስጥ ሰራተኛ የነበረች ሲሆን ሊዊኒስኪ ከቢል ክሊንተን ጋር የምታደርጋቸውን የግል የስልክ ጥሪዎች በሚስጥር በመቅዳት ያጋለጠች ናት፤ እርሷን በመወከል ደግሞ ሊንዳ ትሪፕን እንደምትጫወት ታውቋል። እስካሁን ቢል እና ሂላሪ ክሊንተንን ወክለው የሚጫወቱ ተዋናዮች እነማን እንደሆኑ አልታወቀም። ድራማው የተፃፈው በጎርጎሳውያኑ አቆጣጠር 2000 በጄፍሪ ቶቢን ተጽፎ ለህትመት በበቃው መጽሐፍ ላይ ተመስርቶ መሆኑ ተነግሯል። ሊዊንስኪ ስለድራማው መሰራት ተጠይቃ "እርግጠኛ" እንዳልሆነችና "ከፍርሀት ትንሽ የዘለለ ስሜት እንደሚሰማት" መናገሯ ተገልጿል። ነገር ግን ከፕሮዲውሰሩ ጋር በስራው ላይ እራት እየበሉ ለረዥም ሰዓት መነጋገራቸው ገልፃለች። ሞኒካ ሊውኒስኪ ከፕሬዝዳንት ክሊንተን ጋር በየካቲት ወር 1997 አክላም " እስከዛሬ ድረስ ሰዎች የኔን ታሪክ መርጠው እነርሱ በሚፈልጉት መልኩ ሲናገሩ ቆይተዋል" በማለት " እስከቅርብ ጊዜ ድረስ ታሪኩን በራሴው አንደበት መናገር እንዳለብኝ ተሰምቶኝ አያውቅም ነበር" ብላለች። " በታሪክ አጋጣሚ ዝም እንድል ተደርጌ የነበረ ሲሆን በመጨረሻም ድምጼ እንዲሰማ ማድረግ በሚያስችል መልኩ እንደማህበረሰብ ስለተጓዝንበት መንገድ ደስተኛ ነኝ።" ማክሰኞ ዕለት ድራማውን የሚያስተላልፈው ቴሌቪዥን፣ ኤፍኤክስ ሾው፣ ሰብሰሳቢ ጆን ላንድግራፍ ድራማው የአሜሪካ ምርጫ ሊደረግ ሲቃረብ መተላለፉ ላይ የሚነሱ ትችቶችን አስመልክተው አስተያየታቸውን ሰጥተዋል። • "የወ/ሮ መዓዛ ንግግር ሌሎችንም [ክልሎች] የተመለከተ ነበር" የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት • መንግሥት በምን የሕግ አግባብ ኢንተርኔት ይዘጋል? " ይህ የወንጀል ታሪክ ቀጣዩ ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ ላይ ተጽዕኖ ይኖረዋል ብዬ አላስብም" ካሉ በኋላ ቢልም ሆነ ሂላሪ ክሊንተንን በድራማው ላይ ግብዓት እንዲኖራቸው እንደማያናግሯቸው ገልጠዋል። ሊውኒስኪ አሁን 46 ዓመት የሆናት ሲሆን የ22 ዓመት ወጣት እያለች ነበር በ22 ዓመት ከሚበልጣት ቢል ክሊንተን ጋር የፍቅር ግንኙነት መስርታ የነበረው። ባለፈው ዓመት ሊውኒስኪ የቢል ክሊንተንን ድርጊት "ከፍተኛ ሥልጣንን በአግባቡ ያለመጠቀም ድርጊት" ስትል የገለፀችው ሲሆን "የተሻለ ለማወቅ በቂ የሕይወት ልምድ ነበረው" ብላለች። የቀድሞው ፕሬዝዳት ቢል ክሊንተን ከሞኒካ ጋር የነበራቸውን ግንኙነት መጀመሪያ ላይ ክደው የነበረ ቢሆንም በኋላ ግን ጥፋተኛ መሆናቸውን አምነው የአሜሪካን ሕዝብና ባለቤታቸውን ይቅርታ ጠይቀዋል።
الممثلة بيني فيلدستين (على اليمين) ستلعب دور مونيكا في المسلسل ومن المرجح أن يبدأ بث هذه السلسلة - بعنوان العزل: قصة جريمة أمريكية - ضمن قصص الجريمة الأمريكية في الفترة التي تسبق الانتخابات الرئاسية العام المقبل. وأفادت مصادر أن مونيكا من بين المنتجين للسلسلة على قناة "إف إكس" التلفزيونية للبرامج، التي عرضت الموسم السابق سلسلة خصصت لمحاكمة أو جي سيمبسون ومقتل جياني فيرساتشي. وذكرت المصادر أن الكوميدية "بيني فيلدستين" ستلعب دور مونيكا في المسلسل. بينما، ستلعب سارة بولسون دور ليندا تريب، الموظفة المدنية التي سجلت سرًا مكالمات هاتفية خاصة لمونيكا حول علاقتها مع الرئيس. ولم يُعرف حتى الآن من سيؤدي دور بيل وهيلاري كلينتون في المسلسل، الذي يستند في أحداثه إلى كتاب نشر عام 2000 من تأليف جيفري توبين. وقالت مونيكا في مقابلة مع مجلة فانيتي فير، إنها كانت "مترددة" و "أكثر من خائفة قليلاً" من المشاركة في إنتاج السلسلة التي سينتجها ريان مورفي. لكنها أضافت أنها اقتنعت بالفكرة بعد "مأدبة عشاء طويلة" مع منتج قصص الرعب الأمريكية، وشعرت "بالفخر أن تتاح لها مثل هذه الفرصة". وتابعت "كان الناس يشاركون ويروون دوري في هذه القصة منذ عقود، لم يكن باستطاعتي حتى السنوات القليلة الماضية أن أستعيد وأجمع روايتي بالكامل". وقالت "أنا ممتنة جدًا للازدهار الذي حققناه كمجتمع يسمح لأشخاص مثلي تم إسكاتهم تاريخياً بالتعبير وإيصال أصواتهم أخيرا للعالم". مونيكا لوينسكي مع الرئيس كلينتون في فبراير 1997 ودافع مدير شبكة "إف إكس" التلفزيونية، جون لاندغراف، في بيان صحفي يوم الثلاثاء، عن قرار عرض البرنامج في الوقت الذي تستعد الولايات المتحدة للذهاب إلى صناديق الاقتراع. وقال للصحفيين في لوس أنجيليس "لا أعتقد أن المسلسل سيقرر نتائج الانتخابات الرئاسية المقبلة". وأكد لاندغراف أيضًا أنه لن "يتواصل" مع عائلة كلينتون من أجل طلب مشاركتهم. وكانت مونيكا، البالغة من العمر الآن 46 عامًا، تبلغ 22 عامًا عندما انخرطت في علاقة عاطفية مع كلينتون الذي كان يكبرها بـ 27 عامًا. وعُزل كلينتون من منصب الرئيس عام 1999 بتهمة الحنث باليمين ثم برأه الكونغرس في وقت لاحق بعد الكذب بشأن العلاقة مع مونيكا. واعتبرت مونيكا، في لقاء أجري معها العام الماضي، أن تصرفات كلينتون "إساءة جسيمة لاستخدام للسلطة، وأنه كان يتمتع بخبرة حياة كافية تجعله قادرا على التمييز". ومن المقرر أن يعرض مسلسل العزل: قصة جريمة امريكية في 27 سبتمبر/ أيلول 2020.
https://www.bbc.com/amharic/news-55478320
https://www.bbc.com/arabic/world-55485246
በዚህ ጥናት መረጃ መሰረት የዉሃን ሕዝብ ብዛት 11 ሚሊዮን ሲሆን ከእነዚህም መካከል 500,000 ያህሉ በቫይረሱ ተይዘው ነበር ማለት ነው። የዚህ ጥናት ውጤት እውነት ሆኖ ከተገኘ የዉሃን ግዛት ባለሥልጣናት በቫይረሱ ተይዘዋል በሚል ከገለፁት ቁጥር በ10 እጥፍ የሚበልጥ ሰው በኮሮና ተህዋሲ ተጠቅቶ ነበር ማለት ነው። ዉሃን እስካሁን ድረስ በቫይረሱ መያዛቸውን የተናገረችው 50,354 ሰዎችን ብቻ ነው። በቻይና ቫይረሱ ኖሮባቸው ነገር ግን ምንም ዓይነት ምልክት የማያሳዩ ሰዎች (Asymptomatic cases) አይቆጠሩም። ይህ ጥናት ይፋ የተደረገው የዓለም አቀፍ ተመራማሪዎች ቡድን የኮቪድ-19 መነሻ የሆነችውን ዉሃንን ለመጎብኘትና ምርመራ ለማድረግ ከመምጣታቸው ቀደም ብሎ ነው። የዓለም አቀፍ ተመራማሪዎችና ገለልተኛ አካልን ለመቀበል ዳተኛ ከነበረው ከቻይና መንግሥት ጋር ለረዥም ጊዜ ከተደረገ ድርድር በኋላ በሚቀጥለው ወር ምርመራቸውን ለመጀመር ወደ ግዛቲቱ ይመጣሉ። ቻይና በኮሮናቫይረስ የተያዙ ዜጎቼ በሚል ይፋ ያደረገችው ቁጥር ላይ ጥርጣሬ የገባቸው አካላት፣ አገሪቱ የኮሮናቫይረስ ቁጥሮች ላይ ግልጽነት ይጎድላታል በሚል ሲተቿት ነበር። ለዚህ ጥናት በዉሃን ከ34,000 ሰዎች እንዲሁም ከሁቤ፣ ቤይዢንግ፣ ሻንጋይ እንዲሁም አራት ሌሎች አውራጃዎች ናሙናዎች መወሰዳቸውን የበሽታ መቆጣጠር እና መከላከል ማዕከሉ በዊቻት ላይ የለቀቀው መግለጫ ያስረዳል። ተመራማሪዎቹ በዉሃን ብቻ ከተወሰዱ ናሙናዎች 4.43% አንቲቦዲ ያገኙ ሲሆን፣ በ ሁቤይ ድንበር ከተማ ደግሞ የስርጭት መጠኑ 0.44% መሆኑን ደርሰውበታል። ጥናቱ አክሎም ከሁቤይ ውጪ ከተመረመሩ 12,000 ሰዎች መካከል ሁለቱ ብቻ አንቲቦዲ አዳብረው ተገኝተዋል ብሏል። ጥናቱ የተካሄደው ቻይና የመጀመሪያውን ዙር የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ከተቆጣጠረች ከወር በኋላ ነው። ይህ ጥናት በማጠቃለያው ላይ እንዳስቀመጠው በኮሮና ተህዋሲ የተያዙ ቻይናውያን ቁጥር ከዉሃን ውጪ አነስተኛ ሲሆን ይህም ሊሆን የቻለው በግዛቲቱ የተደረገው ጠንካራ የመከላከል ሥራ ወረርሽኙ ወደ ሌሎች አካባቢዎች በስፋት እንዳይሰራጭ ስላደረገው ነው ብሏል። እየተጠናቀቀ ባለው በዚህ የፈረንጆች ዓመት መጀመሪያ ላይ በዉሃን የገበያ ስፍራ የኮሮናቫይረስ መገኘቱ ይታወሳል። ከዚያ ጊዜ ወዲህ በዚህ የገበያ ስፍራ የኮሮናቫይረስ ከእንስሳት ወደ ሰው ሳይተላለፍ አልቀረም የሚል መላምት ሲነገር ቆይቷል። ነገር ግን አሁን ባለሙያዎች ቫይረሱ ከዚያ አካባቢ መነሻውን አድርጎ ሳይሆን፣ በበርካታ ሰዎች ላይ በስፋት የተሰራጭቶ ሊሆን ይችላል እያሉ ነው።
الدراسة تشير إلى أن خمسة في المئة من سكان ووهان أصيبوا بالعدوى ويقدّر عدد سكان ووهان بنحو أحد عشر مليون نسمة، مما يعني أن أعداد المصابين تناهز 500 ألف شخص. ويتجاوز هذا الرقم، حال صحته، عشرة أمثال الأرقام الرسمية التي أعلنت عنها السلطات، والمسجلة رسميا بـ 50,354 حالة إصابة. ولا تحصي السلطات الصينية الحالات التي لا تظهر عليها الأعراض عند تسجيل الإصابات. وأجرى المركز الصيني للسيطرة على الأمراض والوقاية منها دراسة في وقت مبكر من العام الجاري شملت عينة من الناس بلغ تعدادها 34 ألف شخص في ووهان، فضلا عن سبع مدن متاخمة بينها هوبي، وبكين، وشانغهاي. مواضيع قد تهمك نهاية وبحسب الدراسة، فإن نسبة انتشار الأجسام المضادة في ووهان بلغت 4.43 في المئة، مقابل 0.44 في مقاطعة هوبي المجاورة. ونُشرت الدراسة قبيل زيارة مزمعة الشهر المقبل لفريق دولي من العلماء إلى ووهان للتحقيق في نشأة الفيروس. وتأتي الزيارة بعد أشهر من المفاوضات مع بكين التي كانت تعارض إجراء تحقيق مستقلّ في الأمر. وواجهت الصين في وقت سابق من العام الجاري اتهامات بعدم الشفافية فيما يتعلق بالأرقام الحقيقية للمصابين بالفيروس في ربوعها، مع مشككين في مصداقية الأرقام المعلنة رسميا. وكشف المركز الصيني للسيطرة على الأمراض والوقاية منها أن اثنين فقط بين اثني عشر ألف شخص خارج مقاطعة هوبي جاءت نتيجة فحصهم إيجابية للأجسام المضادة. وأجرى المركز دراسته بعد شهر من احتواء الصين للموجة الأولى من الوباء. وخلصت الدراسة إلى أن أعداد المصابين خارج ووهان كانت منخفضة، وأن هذا يشير إلى تدابير اتخذتها السلطات في المدينة لمكافحة انتشار الفيروس على نطاق واسع. وفي وقت مبكر من عام 2020 الجاري تعقب باحثون نشأة الفيروس وصولا إلى سوق في ووهان تُعرف بـ السوق الرطبة، ورأى البعض أن هذا المكان شهد انتقال الفيروس من الحيوان إلى الإنسان. لكن خبراء يعتقدون الآن أن ما حدث هو أن دائرة انتشار الفيروس اتسعت هناك.
https://www.bbc.com/amharic/48159597
https://www.bbc.com/arabic/world-46168028
በሀገሪቱ እጅግ አደገኛ የተባለለት የኢቦላ ወረርሽኝ ለሁለተኛ ጊዜ የተከሰተው ባለፈው ዓመት ነሐሴ ወር ላይ ነበር። የዓለም የጤና ድርጅት ምክትል ዳይሬክተር ዶ/ር ማይክል ራያን እንዳሉት ከሆነ በሀኪሞች ላይ እምነት ማጣት እና አመፅ ወረርሽኙ ወደ ሀገሪቱ ምስራቃዊ ክፍል የሚያደርገውን ስርጭት ለመግታት የሚደረገውን ጥረት እክል ውስጥ ጥሎታል። ዶክተር ራያን አክለውም ከታሕሳስ ወር ጀምሮ በጤና ተቋማት ላይ የደረሱ 119 ጥቃቶች ተመዝግበዋል ብለዋል። • ዓለማችን የኩፍኝ ወረርሽኝ ያሰጋታል • ሕይወት ከኢቦላ ወረርሽኝ በኋላ • አለማችን የኩፍኝ ወረርሽኝ እንደሚያሰጋት አለም አቀፉ ጤና ድርጅት አስጠነቀቀ የዓለም ጤና ድርጅት ባለሙያዎች የወርሽኙ ስርጭት ሊቀጥል እንደሚችል መተንበያቸውን በጄኔቫ በሰጡት መግለጫ ላይ አስታውቀዋል። የጤና ባለሙያዎች በርካታ ክትባቶች በእጃቸው ላይ እንደሚገኝ የተናገሩት ኃላፊው፤ በመቶ ሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎች የህክምና ክትትሉን ጀምረዋል ብለዋል። ነገር ግን የታጠቁ አማፂያን የሚፈፅሟቸው ጥቃቶች እንዲሁም በሕክምና ባለሙያዎች ላይ እምነት ማጣት የመከላከል ጥረቱን እንዳይጎዳው ዶ/ር ራያን አስታውቀዋል። "አሁንም የማህበረሰብቡን ቅቡልነትና እምነት የማግኘት ፈተና አለብን" ብለዋል። በዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ በኢቦላ ብቻ ሳይሆን በኩፍኝ ወረርሽኝም ከአንድ ሺህ በላይ ሰዎች ሕይወታቸውን ሲያጡ፤ 50 ሺህ ሰዎች መታመማቸው ተመዝግቧል። የዓለም አቀፉ ጤና ድርጅት ኩፍኝ በሀገሪቱ ካሉ 26 ግዛቶች በ14ቱ መከሰቱን አስታውቋል። ይህ ደግሞ ከተማና ገጠርን ሳይለይ መሆኑን አስምረውበታል። ኢቦላ በሀገሪቱ ሁለት ግዛቶች ብቻ የተከሰተ ሲሆን ስርጭቱን ለመግታት ግን ባለው ግጭት ምክንያት አዳጋች ሆኗል። እንደ ዓለም አቀፉ የጤና ድርጅት ከሆነ ወደ ቀሪው የዓለም ክፍል የመሰራጨት እድሉ የመነመነ ቢሆንም የኮንጎ ጎረቤት ሀገራትን ግን ያሰጋል። ኢቦላ ከ2013 እስከ 2016 በምዕራብ አፍሪካ ሀገራት ተከስቶ ከ 11 ሺህ ሰዎች በላይ መሞታቸው ይታወቃል።
وقالت هيئة الصحة الوطنية إن نحو نصف الضحايا من مدينة بيني، التي يسكنها 800 ألف شخص، الواقعة شمال منطقة كيفو. وتمكّن برنامج للتحصين ضد المرض من تطعيم نحو 25 ألف شخص حتى الآن. ومع ذلك، قال وزير الصحة الكونغولي، أولي إيلونغا، إن الجماعات المسلحة تواصل التحرش بالفرق الطبية في المناطق المتضررة. وفي سبتمبر/أيلول، عُلّقت حملات التحصين ضد المرض في بيني عندما شنّت جماعة مسلحة هجوما في المنطقة استمر عدة ساعات. وتشهد الكونغو منذ سنوات حربا أهلية واضطرابات سياسية. وتعد موجة تفشي إيبولا الحالية، التي بدأت في يوليو/تموز، هي العاشرة التي تضرب البلاد منذ عام 1976. التعامل مع المرض بحاجة إلى احتياطات كبيرة وينتشر إيبولا عن طريق الاتصال عبر كميات صغيرة من سوائل الجسم البشري، وغالبا ما يكون مميتا. وفي آخر موجة للمرض، قالت وزارة الصحة إنه جرى تأكيد 291 حالة مصابة بالفيروس، وتسجيل 201 حالة وفاة. ودعت قوات حفظ السلام التابعة للأمم المتحدة في البلاد الجماعات المسلحة إلى عدم إعاقة جهود الأطقم الطبية التي تكافح المرض. وقال إيلونغا، إن الفرق الطبية تواجه "تهديدات واعتداءات جسدية وتدميرا متكررا لمعداتهم واختطافهم بشكل مستمر". وأضاف أن "اثنين من زملائنا في وحدة التدخل السريع الطبية فقدوا حياتهم في أحدى الهجمات". وفي الأسبوع الماضي، قال مدير منظمة الصحة العالمية، تاضروس أدهانم، إن نقص الأمن يشكل تحديا كبيرا في مكافحة موجة التفشي الحالية.
https://www.bbc.com/amharic/news-53895409
https://www.bbc.com/arabic/world-53897571
የሩሲያ ተቃዋሚ ፓርቲ መሪ አሌክሴ ናቫልኒ በጀርመን ቻሪቲ ሆስፒታል ሕክምና እያገኘ ነው ቻሪቴ ሆስፒታል ያወጣው መግለጫ እንደሚያሳየው፤ በጽኑ ታምሞ በሕክምና ላይ የሚገኘው ናቫልኒ ላይ የተደረገው ምርመራ እንደሚያሳየው "በኮላይኔስትሬስ አጋጅ ኬሚካል ተመርዟል"። በተጨማሪም "ክፉኛ የታመመ ቢሆንም ለሕይወቱ አያሰጋውም" ብሏል መግለጫው። አሌክሴ አውሮፕላን ጣቢያ ውስጥ በሚገኝ አንድ ካፌ ውስጥ ያዘዘው ሻይ ላይ መርዝ ሳይሰጠው አልቀረም ተብሏል። አውሮፕላን ውስጥ እንደገባ ነው ተዝለፍልፎ የወደቀው። ናቫልኒ ከሰርብያዋ ቶምስክ ወደ ሞስኮ እየበረረ ሳለ ክፉኛ ታምሞ ሲያጣጥር የሚያሳይ ተንቀሳቃሽ ምስል ወጥቷል። ደጋፊዎቹ በጠጣው ሻይ እንደተመረዘ ይጠረጥራሉ። "በምን እንደተመረዘ እቅጩን መናገር አይቻልም" ያለው ሆስፒታሉ፤ "ሰፋ ኣለ ምርመራ ተጀምረወል። የመርዙ- ያም ማለት ኮላይኔስትሬስ አጋጅ ኬሚካል በኦርጋኒዝም ውስጥ ያለው ተጽዕኖ በበርካታ የግል ቤተ ሙከራዎች በተደጋጋሚ ተረገግጧል።" ናቫልኒ አትሮፓይን የተሰኘ አንቲዶት እየተሰጠው መሆኑ ተገልጿል። ሆስፒታሉ እንደገለፀው ምናልባት ግለሰቡ የተመረዘበት ኬሚካል ቀጣይ ያለው ተጽዕኖ በሚገባ ያልተለየ ሲሆን ምናልባት የነርቭ ስርአቱ ላይ ቋሚ ተጽዕኖ ሊያስከትል ይችላል ተብሎ ተሰግቷል።
يعالج نافالني في مستشفى شاريتيه في برلين وأصدر مستشفى شاريتيه بيانا جاء فيه: "تشير الأدلة السريرية إلى حدوث تسمم من خلال مادة تنتمي إلى مجموعة مثبطات الكولينستيراز". وتؤثر هذه المادة على الجهاز العصبي. لكن الأطباء الذين عالجوه في روسيا يقولون إن المادة لم تكن موجودة. وسقط نافالني مريضا وهو على متن طائرة في رحلة داخلية في روسيا يوم الخميس. ونُشر مقطع فيديو يظهر نافالني، وهو من أشد المنتقدين للكرملين، وهو يتلوى من الألم أثناء الرحلة من تومسك في سيبيريا إلى موسكو. مواضيع قد تهمك نهاية ويشتبه أنصاره في دس سم له في كوب شاي شربه في مطار تومسك. وهبطت رحلة نافالني اضطراريا في أومسك حيث تلقى العلاج أول مرة. وفي بيانهم الأخير الذي صدر بعد بيان الفريق الطبي الألماني، قال أطباء أومسك إن الاختبارات لم تظهر أي علامة على وجود مثبطات الكولينستيراز في جسده. وفي حديثه الأسبوع الماضي، أشار الفريق نفسه إلى أن مرضه سببه متلازمة التمثيل الغذائي الناجمة عن انخفاض نسبة السكر في الدم. ويوم الجمعة، قالوا في البداية إنه كان مريضا لدرجة حالت دون تحريكه، لكن بعد ذلك سمحوا له بالصعود إلى طائرة إجلاء طبي هبطت في برلين صباح السبت. ماذا يقول الأطباء في ألمانيا؟ قال البيان إن حالته "خطيرة لكنها لا تهدد حياته". وقال المستشفى "المادة لم تعرف بدقة بعد . بدأ تحليل واسع. وقد ثبت تأثير السم - أي تثبيط إنزيم الكولينستيراز في الجسم - عدة مرات وفي مختبرات مستقلة." ولفت البيان إلى أن النتائج السريرية لا تزال غير واضحة، وحذّر الفريق الطبي من الآثار المحتملة على الجهاز العصبي. ويرقد الزعيم الروسي المعارض في غرفة عناية مركزة، ولا يزال في غيبوبة اصطناعية. ويتلقى نافالني ترياقا، وهو الأتروبين، وهو العقار نفسه الذي استخدمه أطباء المملكة المتحدة في علاج عميل المخابرات السوفيتية السابق سيرغي سكريبال بعد تسممه بغاز الأعصاب نوفيتشوك عام 2018. ومثبطات الكولينستيراز هي مركبات كيميائية تستخدم لعلاج العديد من الأمراض، مثل مرض الزهايمر، ولكنها موجودة أيضا في بعض غازات الأعصاب والمبيدات الحشرية. ويمكن أن تشمل الآثار السلبية التحفيز المفرط لجزء من الجهاز العصبي، ما يتسبب في زيادة بعض وظائف الجسم، وفقا للمركز الوطني لمعلومات التكنولوجيا الحيوية في الولايات المتحدة. كانت يوليا زوجة نافالني بجانب سريره في مستشفى شاريتيه ويقول أليستر هاي ، الأستاذ في علم السموم البيئية بجامعة ليدز البريطانية: "مثبطات الكولينستراز توقف عمل إنزيمًا مهمًا ينظم الرسائل من الأعصاب إلى العضلات". ماذا قال أنصار نافالني؟ لقد حملوا الكرملين المسؤولية عما حدث للزعيم المعارض. وقالوا إن الأطباء في أومسك كانوا متعاونين في البداية في نقل نافالني إلى الخارج لتلقي العلاج، لكنهم تراجعوا بعد ذلك قبل أن يسمح له أخيرا بالمغادرة. وقالت زوجته يوليا إنها خشيت أن تحاول السلطات الروسية الانتظار كي يمر الوقت حتى يختفي أي دليل على وجود مادة كيميائية في جسد نافالني قبل نقله للخارج. لكن المتحدث باسم الرئيس الروسي فلاديمير بوتين، ديميتري بيسكوف، قال يوم الخميس إن الكرملين سيساعد في نقل نافالني إلى الخارج إذا لزم الأمر، واصفا ذلك بأنه قرار طبي بحت. وقال ألكسندر موراكوفسكي، كبير الأطباء في مستشفى أومسك "لم يُمارس أي تأثير (على الأطباء)، ولا يمكن أن يكون هناك أي تأثير، بشأن علاج المريض". ونافالني، 44 سنة، ناقد بارز لبوتين. وكشف عن الفساد الرسمي في روسيا. وقد سُجن مرات عدة لتنظيمه مسيرات. وقالت المنظمة غير الحكومية التي رتبت رحلته إلى برلين، "سينما من أجل السلام"، إنه من المرجح أن يتوقف نشاط نافالني لمدة شهر أو شهرين. ماذا يقال خارج روسيا؟ وفي تصريحات أخيرة، دعت المستشارة الألمانية أنغيلا ميركل إلى تحديد هوية المسؤولين عن أي تسمم ومحاسبتهم. ودعت بريطانيا يوم السبت إلى إجراء تحقيق "كامل وشفاف". وتعهد المرشح الديمقراطي للرئاسة الأمريكية جو بايدن خلال عطلة نهاية الأسبوع بأنه في حالة انتخابه "سيقف في وجه الحكام المستبدين مثل بوتين". التسلسل الزمني: استهداف نافالني أبريل/نيسان 2017: تم نقله إلى المستشفى بعد رش صبغة خضراء مطهرة على وجهه في موسكو. كانت هذه هي المرة الثانية التي يتم فيها استهدافه بـ "زليونكا" ("الأخضر اللامع" باللغة الإنجليزية) في ذلك العام. وكتب على تويتر عقب الهجوم "يبدو الأمر مضحكا لكنه يؤلم مثل الجحيم". يوليو/تموز 2019: حُكم عليه بالسجن 30 يوما بعد دعوته لاحتجاجات غير مصرح بها. ومرض في السجن. وقال الأطباء إنه أصيب بحساسية حادة و"التهاب الجلد". وأشار طبيبه إلى أنه ربما يكون قد تعرض "لبعض المواد السامة". وقال نافالني إنه يعتقد أنه ربما يكون قد سُمم. ديسمبر/كانون أول 2019: قوات الأمن الروسية تداهم مكاتب مؤسسته لمكافحة الفساد، وتستولي على أجهزة كمبيوتر محمولة ومعدات أخرى. وأظهرت لقطات كاميرات المراقبة المسؤولين يستخدمون أدوات كهربائية لدخول الباب. وفي وقت سابق من ذلك العام، تم إعلان منظمته "عميلة أجنبية".
https://www.bbc.com/amharic/50542245
https://www.bbc.com/arabic/worldnews/2016/01/160124_us_elections_bloomberg
የ77 ዓመቱ ማይክል ብሉምበርግ "ዶናልድ ትራምፕን አሸንፌ አሜሪካን ዳግም ለመገንባት ነው የምወዳደረው። ይህን ምርጫ የግድ ማሸነፍ አለብን " ብለዋል። ማክይል ብሉምበርግ በውሳኔያቸው ትራምፕን ለመፎካከር የተዘጋጁ 17 ዴሞክራት ተወዳዳሪዎችን ተቀላቅለዋል። እስካሁን ባለው የኦባማ ቀኝ እጅ የነበሩት የቀድሞ ምክትል ፕሬዘዳንት ጆ ባይደን፣ ሴናተር ኤሊዛቤት ዋረን እና በርኒ ሳንደርስ የዴሞክራቲክ ፓርቲ የፊት መስመር አጥቂዎች ናቸው። ቢሊየነሩ ብሉምበርግ ግን አሁንም የዴሞክራቶች ቡድን በሚገባ ትራምፕን የሚገዳደር አይደለም የሚል ስጋት አላቸው። ከጥቂት ሳምንታት በፊት ዶናልድ ትራምፕ "ትንሹ ማይክልን እንደ መወዳደር የምፈልገው ነገር የለም" በማለት ቢሊየነሩ ማይክል ብሉምበርግን ነቁረዋቸው ነበር። • "አሜሪካ ምኞቷ ሞላላት"፡ ዶናልድ ትራምፕ • ሂላሪ ክሊንተን በሚቀጥለው ምርጫ ይወዳደሩ ይሆን?
مايكل بلومبرغ ونقلت الصحيفة عن مستشارين لبلومبرغ لم تسمهم قولهم إن العمدة السابق البالغ من العمر 73 يرى فراغا في سباق الرئاسة وانه امر فريقه باعداد الخطط الضرورية لترشحه. وكان بلومبرغ طلب في العام الماضي اجراء استطلاع للآراء من أجل ان يستجلي كيف يمكن له ان ينافس دونالد ترامب المتقدم في سباق الترشح عن الحزب الجمهوري وهيلاري كلينتون التي تتقدم سباق الديمقراطيين. واوردت الصحيفة عن المستشارين قولهم إن بلومبرغ قد يضخ مليار دولار من ماله الخاص لتمويل حملته في حال قرر الترشح. ولم يصدر بلومبرغ اي بيان حول الموضوع، ولكن بعض افراد فريقه قالوا لوسائل اعلام امريكية اخرى إنه يفكر جديا بالترشح، خصوصا اذا تمكن منافس كلينتون بيرني ساندرز من الاضرار بحملتها. مواضيع قد تهمك نهاية كما قالت النيويورك تايمز إن بلومبرغ سيتوصل الى قرار حول الموضوع اوائل آذار / مارس المقبل وهو الموعد الذي سيمكنه من المشاركة في السباق الرئاسي في الولايات الامريكية الـ 50. وسيواجه المرشحون الجمهوريون والديمقراطيون امتحانهم الحقيقي الاول بعد اسبوع، حينما تصبح ولاية آيوا الولاياة الامريكية الاولى التي تحسم امرها وتختار مرشحيها.
https://www.bbc.com/amharic/news-54695065
https://www.bbc.com/arabic/world-54692731
ከዚህ ቀደም ኤርዶጋን የፈረንሳዩን ፕሬዝደንት የአዕምሮ ጤና ምርመራ ያስፈልጋቸዋል ማለታቸው ይታወሳል። ኤርዶጋን ይህን ያሉት ፕሬዝደንት ማክሮን ጽንፈኛ እስላማዊነትን ለመዋጋት ቃል መግባታቸውን ተከትሎ ነው። ፈረንሳያዊው መምህር አወዛጋቢውን የነብዩ መሐመድን የካርቱን ምስሎች ክፍል ውስጥ በማሳየቱ አንገቱ ተቀልቶ መገደሉን ተከትሎ ፕሬዝደንት ማክሮን በጉዳዩ ላይ ጠንከር ያለ አቋም እየንጸባረቁ ይገኛሉ። የፈረንሳይ መንግሥትም የአንድን ማህበረሰብ ወይም እምነት ተከታዮችን ስሜት ለመጠበቅ ሲባል የሰዎች የመናገር መብት ሊገደብ አይደባም የሚል ጠንካራ አቋም ይዟል። ፈረንሳይ በያዘችው አቋም ማክሮን ላይ የሰላ ትችት የሰነዘሩት ኤርዶጋን ብቻ አይደሉም። የፓኪስታን ጠቅላይ ሚንስትር ''ማክሮን እስልምናን እያጠቁ ነው'' ሲሉ በትዊተር ገጻቸው ላይ አስፍረው ነበር። እንደ ኩዌት፣ ኳታር እና ጆርዳን ባሉ አገራት የፈረንሳይ ምርቶች ከመደብር መደርደሪያዎች ላይ ተነስተዋል። የቱርኩ ፕሬዝደንት “ማክሮን የሚባለው ግለሰብ ከእስልምና እና ሙስሊም ጋር ያለው ችግር ምንድነው?” ማለታቸውን ተከትሎ በቱርክ የፈረንሳይ አምባሳደር ወደ ፓሪስ መጠራታቸውን ተዘግቧል። ይህ የኤርዶጋን አስተያየት በፈረንሳይ እና ቱርክ መካከል ያሉ ልዩነቶች እየሰፉ ስለመምጣታቸው አንዱ ማሳያ ነው ተብሏል። ሁለቱም የሰሜን አትላንቲክ የጦር ቃልኪዳን ድርጅት (ኔቶ) አባል አገራት ይሁኑ እንጂ የማይሰማሙባቸው ጉዳዮች በርካታ ናቸው። በሊቢያ እና ሶሪያ የእርስ በእርስ ጦርነት ውስጥ ሁለቱ አገራት በተቃራኒ ጎራ ተሰልፈው ይገኛሉ። በአርሜኒያ እና አዘርባጃን ግጭት ውስጥም የሁለቱ አገራት ፍላጎት የተለያየ ነው።
وطالب في خطاب تلفزيوني قادة العالم بحماية المسلمين "إذا تعرضوا للقمع في فرنسا". وانتقد أردوغان ما سماها "حملة الكراهية" التي يقودها ماكرون ضد الإسلام والمسلمين في بلاده. وجاء ذلك بعد مقتل أستاذ في التعليم الثانوي عرض على تلاميذه رسوما كارتونية مسيئة للنبي محمد سبق أن نشرتها مجلة شارلي إيبدو الفرنسية الساخرة. وقال ماكرون هذا الأسبوع "لن نتخلى عن رسوماتنا". مواضيع قد تهمك نهاية وأعقبتها دعوات عل مواقع التواصل الاجتماعي إلى مقاطعة البضائع الفرنسية، احتجاجا على موقف السلطات الفرنسية من الرسومات المثيرة للجدل. ووسط تصاعد التوتر قال أردوغان إن ماكرون بحاجة إلى اختبار لصحته العقلية بسبب مواقفه من الإسلام والمسلمين، وهو ما دفع بالخارجية الفرنسية إلى استدعاء سفيرها في أنقرة للتشاور. وترى السلطات الفرنسية أن "علمانية الدولة" هي جوهر الهوية الوطنية، وأن تقييد حرية التعبير لحماية مشاعر فئة معينة فيه إخلال بالوحدة الوطنية. ماهو موضوع الخلاف؟ دعا أردوغان الاثنين إلى المقاطعة في خطاب تلفزيوني. وقال في العاصمة أنقرة: "لا أثق في البضائع التي تحمل العلامة الفرنسية، لا تشتروها"، وأضاف: "على القادة الأوروبيين أن يقولوا للرئيس الفرنسي أن يوقف حملة الكراهية التي يشنها". وتصاعد التوتر بعدما تعهد الرئيس الفرنسي بالدفاع عن العلمانية ومواجهة التشدد الإسلامي إثر مقتل صامويل. وقد قتل المدرس الثانوي بقطع رأسه في أكتوبر تشرين الأول على يد عبد الله أنزوروف البالغ من العمر 18 عاما. وقبل أسبوعين من الحادث وصف ماكرون الإسلام بأنه "دين في أزمة" وأعلن جملة من التدابير مجابهة ما وصفه "بالانعزالية الإسلامية". ويشكل المسلمون في فرنسا أكبر مجموعة سكانية مسلمة في أوروبا، وتتهم السلطات الفرنسية باستغلال العلمانية لاستهدافهم. وليست تركيا الدولة الوحيدة التي انتقدت تعليقات ماكرون، فقد اتهم رئيس الوزراء الباكستاني، عمران خان، الرئيس الفرنسي "بمهاجمة الإسلام"، في تغريدة على تويتر، بينما أزيلت بضائع فرنسية من رفوف المتاجر في الكويت والأردن وقطر. وخرجت احتجاجات في ليبيا وسوريا وغزة. ولكن ألمانيا عبرت عن "نضامنها" مع ماكرون بعد تصريحات الرئيس التركي. ووصف المتحدق باسم الحكومة الألمانية، ستيفن سيبرت ما جاء على لسان أردوغان بأنها "تصريحات غير مقبولة" خاصة أنها جاءت بعد القتل الشنيع الذي تعرض له المدرس الفرنسي عل يد إسلامي متطرف". كيف هي العلاقات الفرنسية التركية؟ دعوة أردوغان إلى المقاطعة جاءت بعد شهر من التوتر المتصاعد بين البلدين. والبلدان عضوان في حلف الناتو ولكنهما يدعمان طرفين مختلفين في النزاع ببن أذرببيجان وأرمينيا، وكذلك في الحرب الأهلية الليبية. وتصادم ماكرون مع أردوغان بشأن استكشاف تركيا للنفط والغاز في المياه المتنازع عليها شرقي المتوسط. وأرسلت فرنسا طائرات حربية وفرقاطة إلى المنطقة في أغسطس آب وسك تصاعد للتوتر.
https://www.bbc.com/amharic/54701708
https://www.bbc.com/arabic/world-54749615
ይህም በአሜሪካ እና በአፍሪካ የዲፕሎማሲ ታሪክ ትልቁ የትራምፕ ስህተት ነው ይላሉ። ትራምፕ ከቀናት በፊት ግብፅ "ግድቡን ልታፈነዳው ትችላለች" ማለታቸው ይታወሳል። ጥር ላይ ፕሬዚዳንቱ "ስምምነት መፍጠር ችያለሁ፤ ከባድ ጦርነትም አስቁሜያለሁ" ብለው የኖቤል የሰላም ሽልማት እንደሚገባቸው መናገራቸው ይታወሳል። ነገር ግን ተሸላሚ የሆኑት ጠቅላይ ሚንስትር ዐብይ አሕመድ ነበሩ ። ትራምፕ የኖቤል የሰላም ሽልማት እንደሚገባቸው ሲናገሩ ጉዳዩን ግልፅ ባያደርጉትም፤ በግብፁ ፕሬዘዳንት አብዱልፈታህ አል-ሲሲ ጥሪ መሠረት በኢትዮጵያ እና በግብፅ መካከል ጣልቃ ስለመግባታቸው እየተናገሩ እንደነበረ ይታመናል። ትራምፕ በአንድ ወቅት አብዱልፈታህ አል-ሲሲን "የኔ ምርጡ አምባገነን" ማለታቸው አይዘነጋም። ግብፅ ታላቁ ሕዳሴ ግድብ "ለደህንነቴ ያሰጋኛል" ትላለች። ሱዳንም የግብፅን ያህል ባይሆንም ስጋቱን ትጋራለች። በሌላ በኩል ኢትዮጵያ የኃይል አመንጪውን ግድብ አስፈላጊነት አስረግጣ ትገልጻለች። ኢትዮጵያውያን ትራምፕን ጠልተዋል? ኬንያ የሚገኘው የአፍሪካ ቀንድ የጸጥታ ጉዳይ ተንታኝ ረሺድ አብዲ እንደሚለው፤ በግድቡ ዙሪያ ኢትዮጵያ እና ግብፅን ለማደራደር አሜሪካ ጣልቃ መግባቷ የሁለቱን አገሮች ውጥረት አባብሷል። "ኢትዮጵያ በግድቡ አቅራቢያ የጸጥታ ኃይሏን እያጠናከረች ነው። ቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልልን ከበረራ ውጪ ማድረጓ አንዱ ማሳያ ነው። በግድቡ ዙሪያ በረራ የሚያግድ መሣሪያም ተገጥሟል። ግብፅ የወታደራዊ ቅኝት በረራ ልታደርግ እንደምትችል ከመስጋት የመነጨ ሊሆን ይችላል" ይላል። ተንታኙ እንደሚናገረው፤ ትራምፕ ዓለም አቀፍ ዲፕሎማሲ እንዴት እንደሚሠራ የሚገነዘቡ አይመስልም። "በንግዱ ዓለም እንደሚደረገው ስምምነት ላይ መድረስ ይቻላል የሚል የተዛባ አመለካከት አላቸው። የውጪ ጉዳይ መያዝ ያለበትን ጉዳይ ግምዣ ቤት ድርድሩን እንዲመራ ያደረጉትም ለዚህ ነው። ከመነሻውም መጥፎ የነበረውን ሁኔታም አባብሶታል" ሲልም ረሺድ ያስረዳል። ኢትዮጵያ ከግብፅ እና ከሱዳን ጋር ያለው ድርድር ሳይቋጭ ግድቡን ለመሙላት በመወሰኗ አሜሪካ የ100 ሚሊዮን ዶላር እርዳታ ማጠፏ ተዘግቧል። ትራምፕና አል-ሲሲ ረሺድ "ኢትዮጵያ አሜሪካ እንደከዳቻት ይሰማታል። ብዙ ኢትዮጵያውያን ትራምፕን የጥላቻ ምልክት አድርገውታል" በማለት ሁኔታውን ይገልጻል። የዴሞክራት እጩው ጆ ባይደን እንዲያሸንፉም የበርካታ ኢትዮጵያውያን ምኞት ነው። አሜሪካ የሚገኘው ሴንተር ፎር ግሎባል ዴቨሎፕመንት ውስጥ የፖሊሲ አጥኚ ደብሊው ጉዬ ሙር እንደሚሉት፤ የትራምፕ አስተዳደር እስራኤልና የአረብ ሊግ አገራት መካከል ሰላም መፍጠር ስለሚፈልግ ከግብፅ ጎን መቆሙ የሚጠበቅ ነው። የትራምፕ ዲፕሎማሲ ግብፅ ከእስራኤል ጋር ዘመናት ያስቆጠረ ዲፕሎማሲያዊ ትስስር አላት። ትራምፕ የአረብ ሊግ አገራት ለእስራኤል እውቅና እንዲሰጡ ጥረት እያደረጉ ስለሆነ አብዱልፈታህ አል-ሲሲን ማስቀየም አይፈልጉም። ሙር እንደሚናገሩት፤ የትራምፕ አስተዳደር በግድቡ ዙርያ ለግብፅ የወገነውም በዚህ ምክንያት ነው። ትራምፕ ሱዳንን በተመለከተ የደረሱበት ውሳኔ የአረቡን አገራት ከእስራኤል ጋር ለማስስማት የሚያደርጉት ጥረት አንድ አካል ነው። ሱዳን ከእስራኤል ጋር ስምምነት ለማድረግ ወስናለች። በእርግጥ የአገሪቱ ተጠባባቂ የውጪ ጉዳይ ሚንስትር ውሳኔው ገና በሕግ አውጪ መጽደቅ እንዳለበት ቢናገሩም፤ ሱዳን እንደ ጎርጎሮሳውያኑ 1967 ላይ የአረብ ሊግ አገራት ውይይት ማስተናገዷ መዘንጋት የለበትም። በውይይቱ "ከእስራኤል ጋር መቼም ሰላም አይፈጠርም። መቼም ቢሆን ለእስራኤል እውቅና አይሰጥም። ድርድርም አይካሄድም" ተብሎም ነበር። ሱዳን ከእስራኤል ጋር ለመስማማት በመፍቀዷ ትራምፕ ሽብርን ከሚድፉ አገሮች ዝርዝር እንደሚያስወጧት ተናግረዋል። ይህም ለምጣኔ ሀብቷ ማገገም የሚረዳ ድጋፍ እንድታገኝ ያግዛታል። ትራምፕ በድጋሚ ከተመረጡ ኢትዮጵያ ግድቡን በተመለከተ ሱዳን እና ግብፅ ላላቸው ስጋት አንዳች መልስ እንድትሰጥ ጫና እንደሚያደርጉ ይጠበቃል። አጥኚው እንደሚሉት፤ ሱዳን ሽብርን ከሚደግፉ አገሮች ዝርዝር ከወጣች የትራምፕ አስተዳደር በምላሹ የሚጠብቀው ነገር አለ። "ከእስራኤል ጋር ስምምነት የመፍጠር ጉዳይ የሱዳን ማኅበረሰብን የከፋፈለ ነው። መንግሥት የራሱ የጸጥታ ጥያቄዎች እያሉበት ይህን ውሳኔ ማሳለፉ ችግር ሊያስከትል ይችላል" ብለዋል። ከቻይና ጋር ያለው ውጥረት ትራምፕ አፍሪካን በተመለከተ የሚያራምዱት ፖሊሲ፤ በአሜሪካ እና በቻይና መካከል የሚካሄድ 'አዲሱ ቀዝቃዛ ጦርነት' ነው ሲል ረሺድ ይገልጸዋል። ለምሳሌ ቻይና ከግዛቷ ውጪ የመጀመሪያውን ወታደራዊ መቀመጫ የከፈተችው በጅቡቲ ነው። ማዕከሉ የሚገኘው አሜሪካ የሶማሊያ ታጣቂዎች ላይ የአየር ጥቃት ለመሰንዘር ያቋቋመችው ማዕከል አቅራቢያ ነው። በቅርቡ የአሜሪካ ተዋጊ ጀቶች ለማረፍ ሲሞክሩ፤ ቻይና የአሜሪካውያን ወታደሮችን እይታ የሚጋርድ መሣሪያ መሞከሯን ረሺድ ያጣቅሳል። "የትራምፕ አስተዳደር ጸረ ቻይና ፖሊስ ያራምዳል" የሚለው ተንታኙ ሁኔታው ለአፍሪካ ቀንድ አስቸጋሪ መሆኑንም ያስረዳል። ቻይና አፍሪካ ውስጥ ያላትን የንግድ የበላይነት ለመቀልበስ፤ የትራምፕ አስተዳደር 'ፕሮስፔሪቲ አፍሪካ ኢን 2018' የተባለ ፖሊሲ ነድፏል። በአፍሪካ እና በአሜሪካ መካከል የሚካሄደውን ንግድ በእጥፍ የማሳደግ እቅድ አለ። አምና የአሜሪካ መንግሥት የንግድ ተቋሞች አፍሪካ ውስጥ እንዲሠሩ የገንዘብ ድጋፍ የሚሰጥበት አሠራር ዘርግቷል። ሙር እንደሚሉት፤ የአሜሪካ ድርጅቶች ከቻይና ተቋሞች ጋር መወዳደር አልቻልንም ብለው ቅሬታ ስላሰሙ የገንዘብ ድጋፍ ለመስጠት ተወስኗል። "የአይቲ ዘርፍ እንደ ማሳያ ቢወሰድ፤ 70 በመቶ የአፍሪካ ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ የተመሠረተው በቻይና ድርጅቶች ላይ ነው" ሲሉ ያብራራሉ። የአፍሪካ ሕብረትን ማጣጣል የትራምፕ አስተዳደር በ2025 የሚያበቃውን ከ30 በላይ የአፍሪካ አገሮች ተጠቃሚ እንዲሆኑበት ታስቦ በአሜሪካ ለአፍሪካውያን የተሰጠው ከታሪፍና ከቀረጥ ነፃ የገበያ ዕድል (አፍሪካ ግሮዝ ኤንድ ኦፖርቹኒቲ አክት-አጎዋ) የመሰረዝ እቅድ አለው። ለአፍሪካ ምርቶች የአሜሪካን ገበያ ክፍት የሚያደርገው ስምምነት የተፈረመው በቢል ክሊንተን ነበር። አሜሪካ አሁን ላይ ትኩረቷ የሁለትዮሽ የንግድ ስምምነት እንደሆነ ሙር ይናገራሉ። ለምሳሌ ከኬንያ ጋር ንግግር እየተካሄደ ነው። ኬንያ፤ የቻይና 'ቤልት ኤንድ ሮድ ኢኒሽየቲቭ' አካል እንደሆነች ይታወቃል። ስምምነቱ ቻይናን ከአፍሪካ ጋር በንግድ የሚያስተሳስርና የቻይና ዓለም አቀፍ ተደማጭነት የሚያጎላ እንደሆነ አሜሪካ ታምናለች። ትራምፕ ከኬንያ ጋር በቀጥታ ከተስማሙ በኋላ ተመሳሳይ መንገድ ተጠቅመው ከሌሎች የአፍሪካ አገሮች ጋር የመሥራት ውጥን እንዳላቸው ሙር ይናገራሉ። ይህ የትራምፕ መንገድ፤ ከአፍሪካ ሕብረት የንድግና ኢንዱስትሪ ኮሚሽነር አልበርት ሙቻንጋን ሐሳብ ጋር ይጣረሳል። እሳቸው የአፍሪካ አገራት በተናጠል ሳይሆን በአንድነት ከአሜሪካ ጋር ስምምነት እንዲያደርጉ ይፈልጋሉ። ሙር እንደሚሉት፤ የአሜሪካ ውሳኔ የአፍሪካ ሕብረት የአህጉሪቱን ምጣኔ ሀብት ለማጣመር ከሚያደርገው ጥረት ጋር ይጣረሳል። ሕብረቱ፤ አፍሪካን የዓለም ትልቋ ነጻ የንግድ ቀጠና የማድረግ አላማ አለው። ትራምፕ ግን በጥምረት ከሚሠሩ ኃይሎች ጋር በጋራ ያለመደራደር አዝማሚያ ያሳያሉ ሲሉ አጥኚው ያክላሉ። የትራምፕ ተቀናቃኝ ጆ ባይደን ካሸነፉ የአፍሪካ ፖሊሲያቸው ምን እንደሚሆን እስካሁን አልገለጹም። "የባይደን አስተዳደር በኦባማ ጊዜ ወደነበረው ሂደት ሊመለስ ይችላል" ይላሉ ሙር።
ترامب دعم موقف مصر في ملف سد النهضة وقال ترامب الأسبوع الماضي إن مصر قد "تفجر" السد الذي بنته إثيوبيا، على الرغم من تفاخره في يناير / كانون الثاني الماضي بأنه يستحق جائزة نوبل للسلام لأنه "أبرم اتفاقا". وقال بعد فترة وجيزة من منح رئيس الوزراء الإثيوبي أبي أحمد الجائزة: "منعت وقوع حرب كبيرة، بل منعت وقوع حربين". وكانت تعليقات ترامب غامضة، ولكن بدا أنها إشارة إلى تدخله، بناء على طلب الرئيس المصري عبد الفتاح السيسي، الذي وصفه ذات مرة بأنه "الديكتاتور المفضل لديه"، لحل النزاع حول سد النهضة الإثيوبي (غيرد). وترى مصر في السد "تهديدا وجوديا" لبقائها، وهو قلق يشترك فيه السودان وإن كان ذلك بدرجة أقل. ومن ناحية أخرى، تعتبر إثيوبيا السد حيويا لاحتياجاتها من الطاقة. مواضيع قد تهمك نهاية ترامب شخصية مكروهة لدى الإثيوبيين وقال المحلل الأمني المختص بمنطقة القرن الأفريقي المقيم في كينيا رشيد عبدي إن الوساطة الأمريكية بشأن السد فاقمت من التوترات بين مصر وإثيوبيا. وأضاف عبدي قائلا: "إن إثيوبيا تعزز الأمن حول السد". وتابع قائلا: "إن إجراءاتها الدفاعية تشمل إعلان منطقة بني شنغول-غوموز حيث يقع السد، مجالا جويا مقيدا، وهناك تقارير أيضا عن قيام اثيوبيا بوضع بطاريات مضادة للطائرات حول السد، وربما تخشى من طلعات جوية استطلاعية قد تُسيرّها مصر". وقال عبدي إن ذلك يُظهر فشل ترامب في فهم كيفية عمل الدبلوماسية العالمية. عندما ينتهي العمل في بناء سد النهضة سيكون الأكبر في افريقيا وأوضح قائلا: "لديه فكرة خاطئة مفادها أنه يمكنك إبرام صفقة كما هي الحال في الأعمال التجارية، لذلك فقد ترك وزارة الخزانة الأمريكية لتلعب الدور القيادي في المفاوضات عندما كان من المفترض أن تتولى وزارة الخارجية إدارة السياسة الخارجية، وكانت العواقب هي تفاقم وضع سيئ بالفعل". وقد اتهمت واشنطن إثيوبيا بالتفاوض بسوء نية بعد قرارها المضي قدما في ملء السد قبل معالجة مخاوف مصر والسودان بشأن تدفق المياه إلى بلديهما. وقررت الولايات المتحدة قطع 100 مليون دولار من المساعدات عن إثيوبيا، ثاني أكبر دولة في إفريقيا من حيث عدد السكان، وهي حليف رئيسي للولايات المتحدة في الحرب ضد الإسلاميين المتشددين في منطقة القرن الأفريقي المضطربة. وقال عبدي: "إثيوبيا تشعر بأن أمريكا خانتها، وترامب الآن شخصية مكروهة لدى كثير من الإثيوبيين"، مضيفا أنهم يأملون في فوز جو بايدن في الانتخابات الرئاسية في 3 نوفمبر/تشرين الثاني المقبل. إثيوبيا تتهم ترامب "بالتحريض" على الحرب كيف سيتم ملء خزان سد النهضة الإثيوبي؟ هل أعطى ترامب "الضوء الأخضر" لمصر لحل أزمة سد النهضة عسكريا؟ استئناف مفاوضات سد النهضة بعد تحذير ترامب من تسبب الأزمة في عمل عسكري غضب مصري واحتفال إثيوبي لبدء ملء سد النهضة وقال دبليو غيود مور، كبير الباحثين في مجال السياسة في مركز التنمية العالمية ومقره الولايات المتحدة، إن قرار إدارة ترامب بالوقوف إلى جانب مصر لم يكن مفاجئا لأن هدفها الدولي الأكثر قيمة كان تحقيق التقارب بين إسرائيل والدول الأعضاء بجامعة الدول العربية. محتوى تفاعلي تغير مناسيب نهر النيل في شمال غرب أثيوبيا الـ 12 من يوليو الـ 26 من يونيو انقلاب ترامب الدبلوماسي وقال مور إنه نظرا لأن مصر لديها علاقات دبلوماسية طويلة الأمد مع إسرائيل، فإن إدارة ترامب لن تستفزها في وقت كانت بحاجة إلى مساعدة السيسي للضغط على الدول العربية الأخرى للاعتراف بإسرائيل. وأضاف قائلا: "وهكذا أصبحت الإدارة طرفا في الخلاف على السد إلى جانب مصر". كما شكل تركيز إدارة الرئيس الأمريكي دونالد ترامب على تحقيق التقارب العربي الإسرائيلي، سياستها تجاه السودان، والذي أعطى ترامب انقلابا دبلوماسيا كبيرا من خلال الموافقة قبل أقل من أسبوعين على الانتخابات الأمريكية، على تطبيع العلاقات مع إسرائيل. احتجاجات في السودان بسبب ارتفاع تكاليف المعيشة وللمطالبة بالعدالة لضحايا النظام السابق وعلى الرغم من أن وزير خارجية السودان بالإنابة قال لاحقا إن القرار خاضع للتصديق من قبل هيئة تشريعية لم يتم تشكيلها بعد، إلا أن الإعلان كان ذا أهمية خاصة حيث أن السودان استضاف اجتماعا شهيرا لجامعة الدول العربية في عام 1967 أعلن فيه أنه "لا سلام مع اسرائيل، ولا اعتراف باسرائيل، ولا مفاوضات معها". وفي المقابل، من المتوقع أن يواصل ترامب، إذا فاز بولاية ثانية، الضغط على إثيوبيا لمعالجة مخاوف مصر والسودان بشأن السد، مع ضمان إزالة السودان من القائمة الأمريكية لـ "رعاة الإرهاب"، مما يفتح الطريق للبلاد للحصول على المساعدة الاقتصادية التي تشتد الحاجة إليها. وقال مور إنه في حين أن إدارة ترامب تستحق الثناء إذا قام الكونغرس الأمريكي بإزالة السودان من قائمة الإرهاب، فإن قرارها بربط ذلك بالاعتراف بإسرائيل كان محفوفا بالمخاطر بالنسبة لحكومة رئيس الوزراء عبد الله حمدوك التي تولت السلطة العام الماضي بعد الإطاحة بنظام حكم عمر البشير. وأضاف مور قائلا: "قضية العلاقات مع إسرائيل قسمت المجتمع السوداني بعمق، ويمكن أن تكون عاملا مزعزعا للاستقرار في وقت تواجه فيه الحكومة بالفعل تحدياتها الأمنية الخاصة، والسلام هش". التوتر مع الصين وبالنسبة لعبدي، كان القلق الإضافي بشأن تأثيرات سياسات ترامب على أفريقيا هو "الحرب الباردة الجديدة" بين الولايات المتحدة والصين. ومن الأمثلة على ذلك حقيقة أن الصين أقامت أول قاعدة عسكرية أجنبية لها في جيبوتي، بالقرب من القاعدة الأمريكية المستخدمة في الضربات الجوية ضد الإسلاميين المتشددين في الصومال، وهي النقطة المحورية لعمليات مكافحة الإرهاب في إفريقيا واليمن. وقال عبدي: "كانت الطائرات المقاتلة الأمريكية قادمة للهبوط مؤخرا، وأطلق الصينيون أسلحة ليزر تجريبية أعمت الطيارين الأمريكيين مؤقتا، إن ذلك ما تتوقعه في فيلم جيمس بوند". بنت الصين أول قاعدة عسكرية لها في الخارج في جيبوتي وأضاف عبدي قائلا: "في عهد ترامب، اتبعت الولايات المتحدة سياسة عدوانية معادية للصين بينما أصبحت الصين قوة حازمة بشكل متزايد، مما خلق وضعا خطيرا في القرن الأفريقي". وكجزء من جهودها لمواجهة النفوذ الاقتصادي المتنامي للصين في القارة، كشفت إدارة ترامب النقاب عن برنامج الازدهار الأفريقي في عام 2018 باعتباره حجر الزاوية في سياستها تجاه القارة. وقال مور:"إنهم يريدون مضاعفة حجم التجارة بين الولايات المتحدة وأفريقيا في الاتجاهين. لذلك فهو هدف بارز للغاية ويمكن أن يكون ذا فائدة كبيرة لأفريقيا، أكثر مما فعلته أي إدارة أخرى، لكنهم ما زالوا يحاولون فيما بينهم اكتشاف كيف ستسير الأمور". وأضاف مور قائلا إن الاستثمارات الأمريكية في أفريقيا كانت في السابق في قطاع النفط والغاز، لكن ذلك تراجع بشكل حاد بسبب نمو عملية التكسير الهيدروليكي (لإنتاج ما يعرف بالنفط الصخري) في أمريكا. وقد أنشأت إدارة ترامب مؤسسة تمويل التنمية التي تمولها الدولة في عام 2019 لمساعدة الشركات الأمريكية في الحصول على موطئ قدم في إفريقيا. وقال مور:"إنهم يريدون توفير التمويل للشركات الأمريكية التي كانت تشكو من عدم قدرتها على المنافسة لأن الشركات الصينية تأتي بالتمويل، وإذا نظرت فقط إلى قطاع تكنولوجيا المعلومات فإن ما يقرب من 70 في المئة من العمود الفقري لتكنولوجيا المعلومات في أفريقيا مبني على مكونات صينية". "تقويض" جهود الاتحاد الأفريقي وقررت إدارة ترامب أيضا إلغاء قانون النمو والفرص في أفريقيا (أغوا) عندما ينتهي في عام 2025. ومثل ذلك القانون السياسة الأفريقية المميزة للرئيس الديمقراطي الأمريكي بيل كلينتون والتي تمنح الدول الأفريقية مدخلا تفضيليا إلى السوق الأمريكية. وقال مور إن تركيز الإدارة كان على الصفقات التجارية الثنائية، وهي تجري بالفعل محادثات مع كينيا، القوة الاقتصادية في شرق أفريقيا والتي تعد جزءا من مبادرة الحزام والطريق الصينية التي تعتقد الولايات المتحدة أنها تهدف إلى بناء سلسلة من الطرق التجارية التي ستربط العملاق الآسيوي بأفريقيا مما يعزز هيمنة الصين العالمية. شيدت الصين طرقا وخطوطا للسكك الحديدية وملاعب كرة قدم في أنحاء أفريقيا وقال مور: "تريد إدارة ترامب إبرام اتفاق مع كينيا، والذي سيستخدم بعد ذلك نموذجا لعدد كبير من الاتفاقات مع دول أفريقية أخرى". وأضاف مور قائلا: "وافقت كينيا على ذلك لأنها استغلت أغوا لصالحها، ولا تريد أن تخسر التجارة مع الولايات المتحدة". جاء ذلك بالرغم من حقيقة أن مفوض التجارة والصناعة بالاتحاد الأفريقي ألبرت موشانغا قد أعرب عن تفضيله للتفاوض "بصوت واحد" على "اتفاقية بين أفريقيا بأكملها والولايات المتحدة". وقال مور إن قرار الولايات المتحدة قد يقوض جهود الاتحاد الأفريقي لدمج اقتصادات الدول الأفريقية بهدف تحويل القارة إلى أكبر منطقة تجارة حرة في العالم. وتابع مور قائلا:"إن هذه الخطوة تعد امتدادا لسياسة إدارة ترامب المتمثلة في عدم العمل ضمن الاتفاقات الإطارية متعددة الأطراف". وقال مور إن قرار كينيا بالدخول في محادثات ثنائية لم يكن مفاجئا أيضا، مضيفا: "تحتفظ الولايات المتحدة بالبطاقات هنا لأنها السوق التي تريد الدول الأفريقية الوصول إليها، بغض النظر عمن في السلطة (بعد انتخابات 3 نوفمبر/تشرين الثاني المقبل)، وستدفع كينيا من أجل اتفاق ثنائي إلا إذا تم ضمان وصولها الحالي إلى السوق الأمريكية". وأضاف قائلا إن بايدن، الذي شغل منصب نائب الرئيس في عهد الرئيس السابق باراك أوباما، لم يصرح بعد بسياسته تجاه أفريقيا إذا فاز. وقال مور:"قد تعود إدارة بايدن إلى ما كان موجودا في عهد أوباما، ولكن بالمقارنة مع الصين، التي يجري وزير خارجيتها زيارة سنوية إلى أفريقيا منذ عام 2000، هناك القليل من التبادلات رفيعة المستوى بين الولايات المتحدة وأفريقيا. وقال مور: "إدارة ترامب ليست جديدة في إعطاء أولوية متدنية لأفريقيا. لقد كان الأمر أسوأ".
https://www.bbc.com/amharic/news-51956580
https://www.bbc.com/arabic/world-51948606
ጣሊያን የቫይረሱን ስርጭት ለመግታት በሚል ሙሉ በሙሉ አንቅስቃሴ ከከለከለች ሁለት ሳምንት እየሞላት ነው በጣሊያን በአሁኑ ሰአት 35,713 ሰዎች በቫይረሱ የተያዙ ሲሆን እስካሁን ድረስ ከበሽታቸው ያገገሙት 4ሺህ ያህሉ ብቻ ናቸው። ሎምባርዲ በምትሰኘውና ቫይረሱ በተቀሰቀሰባት ግዛት በአንድ ቀን የ319 ሰዎች ሞት መመዝገቡ ይታወሳል። ከቻይና ቀጥሎ በኮሮናቫይረስ በከፍተኛ ሁኔታ የተጠቃች አገር ጣሊያን ናት። በዓለማችን ላይ ከ8ሺህ 758 ያህል ሰዎች የሞቱ ሲሆን ከእነዚህም አብዛኛው ቁጥር ያለው ሞት የተመዘገበው በቻይና ነው። • ስለ ኮሮናቫይረስ ሊያውቋቸው የሚገቡ ወሳኝ ነጥቦች • ኬንያዊው ኮሮናቫይረስ አለብህ በሚል ጥርጣሬ ተደብድቦ ተገደለ በዓለማችን ላይ በአሁኑ ሰዓት ከ200ሺህ በላይ ሰዎች ቫይረሱ እንዳለባቸው የታወቀ ሲሆን አብዛኞቹ ሰዎች የሚገኙትም በአውሮፓና በእስያ መሆኑን የዓለም ጤና ድርጅት አስታውቋል። ቫይረሱ በዓለም ላይ ከተከሰተ ወዲህ በርካታ የዓለማችን አገራት የተለያዩ እርምጃዎች የወሰዱ ሲሆን ከእነዚህም መካከል ሕዝባዊ ስብሰባዎችን ማገድ ይገኝበታል። ይህ እርምጃም የቫይረሱን ስርጭት ከመግታት ባሻገር በጤና ባለሙያዎች ላይ ያለውን ጫና ይቀንሳል ተብሏል። የዓለም ጤና ድርጅት የበላይ ኃላፊ የሆኑት ዶ/ር ቴዎድሮስ አድሃኖም ትናንት በሰጡት መግለጫ አገራት የበሽታውን ስርጭት ለመግታትና ለመቆጣጠር " ምልክቱን የሚያሳዩ ሰዎችን መለየት፣ መመርመር፣ ማከምና ንክኪዎችን መለየት" ይኖርባቸዋል ሲሉ ተናግረዋል። ጣሊያን ቫይረሱን ስርጭት ለመግታት በሚል ሙሉ በሙሉ አንቅስቃሴ እንዳይኖር ከከለከለች ሁለት ሳምንት እየሞላት ነው። • በኮሮናቫይረስ ስጋት በርካታ ቻይናዊያን በኢትዮጵያ ለመቆየት እየጠየቁ ነው ከጣሊያን ውጪም በስፔን 13716 ሰዎች በቫይረሱ የተያዙ ሲሆን 598 ደግሞ መሞታቸው ተመዝግቧል። በማድሪድ በሚገኝ አንድ የአቅመ ደካሞች እንክብካቤ ማዕከል ውስጥ 17 ነዋሪዎች መሞታቸውን ተከትሎ ምርመራ መጀመሩም ተገልጿል። በፈረንሳይ ቫይረሱ ያለባቸው ሰዎች ቁጥር 7730 የደረሰ ሲሆን የሟቾች ቁጥር ደግሞ 175 መሆኑ ተነግሯል። በዩናይትድ ኪንግደም በቫይረሱ የተያዙ 104 ሰዎች ሞተዋል። በአውሮፓ ሕብረት ከአባላት አገራት ዜጎች ውጪ ወደ አውሮፓ በአውሮፕላን፣ በየብስም ሆነ በባህር የሚመጡ በሙሉ ለ30 ቀን ያህል እንዳይገቡ ክልከላ ተቀምጧል። ይህ እገዳ አውሮፓ ሕብረት አባል አገራትን እንእቅስቃሴ የማይጨምር መሆኑ ተገልጿል።
تفرض إيطاليا العزل لمدة أسبوعين لمواجهة تفشي المرض وكانت حالات الإصابة المؤكدة قد بلغت 35713 حالة في البلاد، بينما تعافى أربعة آلاف. وسجلت لومباردي، المنطقة الأشد تضررا بتفشي الفيروس، 319 حالة وفاة في يوم واحد. وتعد إيطاليا ثاني أشد دول العالم تضررا بالفيروس بعد الصين، التي ظهر فيها الفيروس أول مرة العام الماضي، وتسبب في وفاة نحو 8758 شخصا، معظمهم في الصين. وتقول منظمة الصحة العالمية إن الغالبية العظمى من الحالات المؤكدة، التي يزيد عددها على 200 ألف حالة، 80 في المئة، وقعت في أوروبا ومنطقة غرب المحيط الهادئ، والتي تشمل معظم آسيا. مواضيع قد تهمك نهاية واتخذت العديد من الدول تدابير صارمة، بما في ذلك منع الاختلاط الاجتماعي وإلغاء تنظيم أنشطة كبرى للمساعدة في إبطاء انتقال العدوى وتقليل الضغط على النظم الصحية. وفرضت إيطاليا إغلاقا لمدة أسبوعين على الأقل في مسعى للحد من زيادة تفشي الفيروس. وطلبت السلطات من المواطنين البقاء في منازلهم، بيد أن عدد الوفيات واصل تسجيل ارتفاع. وقال مايك رايان، المدير التنفيذي لبرنامج الطوارئ الصحية في منظمة الصحة العالمية، إن هذا يرجع إلى العدد "الهائل" للحالات التي تتطلب رعاية صحية، فضلا عن زيادة عدد كبار السن عموما. أغلقت المطاعم والمقاهي في العديد من الدول الأوروبية ما مدى سوء الوضع في أوروبا؟ سجلت أسبانيا حتى الآن 598 حالة وفاة و13716 حالة إصابة، وسوف يُجرى تحقيق في وفاة نحو 17 شخصا في دار رعاية في العاصمة مدريد، بعد الإبلاغ عن عشرات الحالات المصابة. وارتفعت حالات الإصابة المؤكدة في فرنسا بنسبة تجاوزت 16 في المئة يوم الثلاثاء، ليصل إجمالي حالات الإصابة إلى 7730 حالة، في حين سجلت حالات الوفيات زيادة لتصل إلى 175 حالة وفاة، 7 في المئة من الوفيات لحالات تتجاوز أعمارها 65 عاما. وفي بريطانيا سجلت حالات الوفيات 104 حالات. وسجلت ألمانيا 12 حالة وفاة و8198 حالة إصابة، وتعتزم المستشارة أنغيلا ميركل اتخاذ خطوة غير عادية والتحدث إلى الأمة في خطاب تلفزيوني في وقت لاحق يوم الأربعاء، وليس من المتوقع أن تعلن تدابير جديدة، بل تناشد المواطنين المساعدة في مكافحة الفيروس. وفي بلجيكا سُجلت 14 حالة وفاة، وإصابة 4861 شخصا. ماذا يحدث عبر حدود أوروبا؟ يُحظر دخول مسافرين من خارج الاتحاد الأوروبي من المطارات والحدود بعد أن فرض التكتل المؤلف من 27 دولة حظرا لمدة 30 يوما للحد من انتشار فيروس كورونا. ولن يؤثر الحظر على عودة الأوروبيين إلى الوطن أو العمال عبر الحدود. كما لن يتأثر رعايا المملكة المتحدة، نظرا لأن اتفاق خروج بريطانيا من الاتحاد الأوروبي يقضى بأنها لا تزال ملتزمة بقوانين الاتحاد الأوروبي حتى نهاية العام الجاري. ويشمل الحظر، على وجه التحديد، جميع دول الاتحاد الأوروبي بالإضافة إلى الدول داخل منطقة "شنغن"، بما في ذلك أيسلندا وليختنشتاين والنرويج وسويسرا. وسوف تُقدم المساعدة لجميع المواطنين للعودة إلى بلادهم، وقالت ألمانيا إنها ستواصل تنظيم رحلات لعودة عشرات الآلاف من السياح الذين تقطعت بهم السبل في الخارج، من المغرب ومصر إلى الفلبين والأرجنتين. وحثت دول عديدة مواطنيها على البقاء في منازلهم قدر الإمكان وعدم السماح بالسفر إلا في حالة الضرورة.
https://www.bbc.com/amharic/news-56144351
https://www.bbc.com/arabic/world-56139134
ፍሬዲሪክ ካርል በርገር የተባሉት የቀድሞ ጥበቃ ከአውሮፓውያኑ 1959 ጀምሮ ነዋሪነታቸውን በአሜሪካ አድርገው የነበረ ሲሆን በትናንትናው ዕለትም ነው ወደ ፍራንክፈርት የበረሩት። በርገር፣ ኑንጋሜ ተብሎ በሚጠራው የማጎሪያ ካምፕ በጥበቃነት ይሰሩ እንደነበር ቢያምኑም ምንም አይነት ግድያም ሆነ የእስረኞችን ስቃይ አልተመለከትኩም ብለዋል። የጀርመን አቃቤ ህጎችም እንዲሁ በግለሰቡ ላይ ጠንከር ያለ ማስረጃ ባለማግኘታቸው ክሱን እንደተውት ተሰምቷል። ሆኖም የጀርመን ፖሊስ ግለሰቡን ለምርመራ እፈልገዋለሁ ያለ ሲሆን ከሰሞኑም ፖሊስ ጥያቄ እንደሚያቀርብለት ተነግሯል። ክሱ እንደገና ይከፈታል የሚለው ጉዳይም አዛውንቱ በሚሉት የሚወሰን ይሆናል። በባለፈው አመት የስደተኞችን የጥገኝነት ጥያቄ የሚመለከት የአሜሪካ ፍርድ ቤት ዳኛ የሆኑት ሬቤካ ሆልት የማጎሪያ ካምፑ ውስጥ የነበሩ እስረኞች አስከፊ በሚባል ሁኔታ እንደነበሩና በርካቶችም በድካም እስኪሞቱ ድረስ ለበዝባዥ የጉልበት ስራ ተዳርገዋል በሚል ግለሰቡ በአስገዳጅ ሁኔታ ወደ ጀርመን እንዲላኩ ውሳኔው የተላለፈው። በነበረው ችሎት ሲሰማ አዛውንቱ በርገር ከካምፕ ለማምለጥ ይሞክሩ የነበሩ እስረኞችን ሲመልሱ እንደነበር አምነዋል። የአሜሪካ ጠቅላይ አቃቤ ህግ ሞንቲ ዊልኪንሰን ከሰሞኑ እንዳሉት በርገር ለጀርመን ተላልፈው መሰጠታቸው አገራቸው ለፍትህ ያላትን ቁርጠኝነት የሚያሳይ ነው። "አሜሪካ በናዚ ማጎሪያ ካምፖች በሰብዓዊነት ላይ የሚፈፀም ወንጀል ለተሳተፉ፣ ሌሎች ጭፍጨፋዎችንም ሆነ የሰብዓዊ መብት ጥሰት ላደረሱ ግለሰቦች መደበቂያ አይደለችም" በማለት ጠቅላይ አቃቤ ህጉ ተናግረዋል። በርገር ከዋሽንግተን ፖስት ጋር ባደረጉት ቆይታ በካምፑ የጥበቃ ሥራ ላይ ተሰማርተው የነበሩት ለአጭር ጊዜ እንደሆነና መሳሪያም ይይዙ እንዳልነበር አስረድተዋል። ለዘመናት አሜሪካ የኖሩት አዛውንቱ በርገር የፍርድ ቤቱን ውሳኔ ተከትሎ "ከ75 ዓመታት በኋላ፣ ይህ የሚገርም ነው ለማመንም ይከብደኛል። ከቤቴ እኮ ነው በግድ እያስወጣችሁኝ ያላችሁት" ብለዋል። የጀርመን አቃቤ ህግ በናዚ ማጎሪያ ካምፕ ተሳትፎ አላቸው የተባሉ ግለሰቦችን ከማደን አላቆመም። ከሰሞኑ በናዚ የማጎሪያ ካምፕ ውስጥ ፀሃፊ ነበሩ ነበሩ የተባሉ የ95 አመት አዛውንት በሰሜን ጀርመን ውስጥ በጅምላ ግድያ ወንጀል ተወንጅለዋል። ኢምግራንድ ኤፍ የተባሉት አዛውንት ሃምበርግ በሚገኝ የአረጋውንያን እንክብካቤ ማዕከል የሚኖሩ ሲሆን ከአስር ሺህ በላይ ክሶች ቀርበውባቸዋል። ስተትሆፍ በተባለው አሰቃቂ የማጎሪያ ካምፕ ውስጥ ፀሃፊ የነበሩ ሲሆን በካምፑ ውስጥ በነበረው የጅምላ ግድያና ጭፍጨፋ አስተባብረዋል በሚልም ነው እየተወነጀሉ ያሉት። በሁለተኛው አለም ጦርነት ወቅት በዚሁ ማጎሪያ ካምፑም 65 ሺህ ሰዎች እንደሞቱ ተገልጿል።
فريدريك كارل بيرغر عاش في الولايات المتحدة طوال 75 عاما وعمل من قبل في معسكر نازي إبان الحرب العالمية الثانية وعاش فريدريك كارل بيرغر، في الولايات المتحدة منذ عام 1959، لكنه نقل جوا إلى فرانكفورت يوم السبت، بعد قرار بترحيله خارج الولايات المتحدة. واعترف بيرغر بأنه عمل حارسا في معسكر اعتقال نوينغامي النازي، إبان الحرب العالمية الثانية، لكنه أنكر مشاهدته لأي عمليات قتل أو إساءة معاملة للسجناء. وكان المدعون الألمان قد أسقطوا التهم الموجهة ضده لعدم كفاية الأدلة. ورغم هذا فسوف يخضع لاستجواب من جانب الشرطة الألمانية، وليس من الواضح ما إذا كان سيواجه مزيدا من الإجراءات القضائية أم لا، ومن الممكن إحياء قضيته اعتمادا على ما سيقوله. مواضيع قد تهمك نهاية تحويل المنزل الذي ولد فيه هتلر إلى مخفر شرطة حكاية فتيات خاطرن بحياتهن لتذوق طعام هتلر قصة صورة "صديقة هتلر" اليهودية وأمر قاض أمريكي العام الماضي بترحيله قائلا إن السجناء في المعسكر النازي تم احتجازهم في ظروف "مروعة" وعملوا "إلى درجة الإنهاك والموت". وخلال المحاكمة، اعترف بيرغر بأنه منع السجناء من الفرار من المعسكر بالقرب من هامبورغ ، شمالي ألمانيا. وقال القائم بأعمال المدعي العام الأمريكي مونتي ويلكينسون، إن ترحيل بيرغر إلى ألمانيا أظهر التزام الإدارة "بالتأكيد على أن الولايات المتحدة ليست ملاذا آمنا لأولئك الذين شاركوا في الجرائم النازية ضد الإنسانية وغيرها من انتهاكات حقوق الإنسان". وفي مقابلة مع صحيفة واشنطن بوست، قال بيرغر إنه أُجبر على العمل في المعسكر، وقضى وقتا قصيرا هناك ولم يحمل أي سلاح. وكان قد أعرب عن استغرابه لقرار ترحيله في هذا الوقت، وقال "بعد 75 عاما هذا سخيف. لا أصدق ذلك. أنت تجبرني على الخروج من وطني". وواصل المدعون الألمان ملاحقة مسؤولين سابقين في معسكرات الاعتقال النازية. هذا الشهر، اتُهمت امرأة تبلغ من العمر 95 عاما بالمساعدة والتحريض على القتل الجماعي لدورها كسكرتيرة في معسكر شتوتهوف، بينما اتُهم رجل يبلغ من العمر 100 عام للأسباب نفسها لأنه كان يعمل حارسا في معسكر في ساكسنهاوزن.
https://www.bbc.com/amharic/news-50001896
https://www.bbc.com/arabic/world-50014705
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ ለዚህ ሽልማት የበቁት ወደ ስልጣን ከመጡበት ጊዜ ጀምሮ በአገራቸው ውስጥ ለውጥ ለማምጣት መውሰድ በጀመሯቸው እርምጃዎችና በተለይ ከኤርትራ ጋር ሠላም ለማውረድ ባደረጉት ጥረት እንደሆነ ተገልጿል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ የኖቤል ሰላም ሽልማት 100ኛው አሸናፊ ናቸው። የአየር ለውጥ መብት ተሟጋች የሆነችው ስዊድናዊቷ የ16 ዓመት ታዳጊ ግሬታ ተንበርግ ከፍተኛ ግምት ከተሰጣቸው መካከል ነበረች። የኖቤል የሰላም ሽልማትን የሚያሸንፉ ግለሰቦች ወይም ድርጅቶች 900 ሺ ዶላር የሚሰጣቸው ሲሆን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ በመጪው ታህሳስ ወር በኦስሎ ሽልማታቸውን ይወስዳሉ። በአጠቃላይ 301 እጩዎች ለዚህ ታላቅ ክብር ታጭተው የነበረ ሲሆን ከነዚህ መካከል 223 ግለሰቦችና 78 ድርጅቶች ይገኙበታል። የኖቤል ሽልማት በየዓመቱ በፊዚክስ፣ ኬሚስትሪ፣ ሕክምና፣ ሥነጽሑፍና ሰላም ዘርፎች በየዓመቱ ይሰጣል። ሽልማቱ የሚሰጠው ባለፉት 12 ወራት "ለሰው ልጅ የበለጠ አበርክቶ" የሚያደርጉ ነገሮችን ላከናወኑ ግለሰቦች ወይም ድርጅቶች ነው። ኖቤል የሚለው ስያሜ የተወሰደው ከሲውዲናዊ ነጋዴ እና የድማሚት ፈጣሪ አልፍሬድ ኖቤል ነው። ለመጀመሪያ ጊዜ ሽልማቱ መሰጠት የጀመረው እኤአ በ1901 ግለሰቡ በለገሰው ገንዘብ ነው ። ከዚህ በፊት የኖቤል ሰላም ሽልማት እነማን ታጩ? የዘንድሮው የኖቤል የሠላም ሽልማት እጩ የሆኑት ጠቅላይ ሚንስትር ዐብይ ከአጼ ኃይለሥላሴ ቀጥሎ ለሽልማቱ በመታጨት ሁለተኛው የኢትዮጵያ መሪ ለመሆን ችለዋል። በስፋት እንደሚነገረው ጠቅላይ ሚኒስትሩ ዐብይ ዘንድሮ ለሽልማቱ በመታጨት ከቀረቡት ተፎካካሪዎች መካከል ለአሸናፊነት ተስፋ አላቸው ተብሎ ከሚጠበቁት ጥቂት እጩዎች አንዱ እንደሆኑም ተነግሯል። ንጉሠ ነገሥት ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ለኖቤል ሽልማት ታጭተው የነበሩት ከዛሬ 80 ዓመት በፊት እንደ አውሮፓዊያኑ በ1938 እንደነበር የሽልማት ድርጅቱ መረጃ ያመለክታል። በዚህም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ ለኖቤል ሽልማት በመታጨት ሁለተኛው ኢትዮጵያዊ መሪ ናቸው። • ዐብይ አሕመድ ለኖቤል ሽልማት ታጭተዋል? • ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ የኖቤል የሰላም ሽልማትን ሊያሸንፉ እንደሚችሉ ግምቶች አሉ ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ በኖቤል የሠላም ሽልማት ታሪክ ውስጥ በዕጩነት ከቀረቡ ስድስት ንጉሣዊያን መካከል አንዱ ሲሆኑ፤ ከእርሳቸው ቀደም ብለው የሩሲያው ንጉሥ ዳግማዊ ኒኮላስ፣ የስዊዲኑ ልዑል ካርልና የቤልጂየሙ ንጉሥ ቀዳማዊ አልበርት ታጭተው የነበሩ ሲሆን ከእሳቸው በኋላ ደግሞ የግሪኩ ንጉሥ ቀዳማዊ ፖልና የኔዘርላንድስ ልዕልት ዊልሄልሚና ታጭተው ነበር። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ዕጩ የሆኑበት የዚህ ውድድር አሸናፊ ዛሬ አርብ ኖርዌይ ዋና ከተማ ኦስሎ ውስጥ በሚካሄድ ሥነ ሥርዓት ላይ ይፋ ይደረጋል። የሌሎቹ የኖቤል ሽልማቶች ግን የሚሰጡት ስዊዲን ስቶክሆልም ውስጥ ነው። በዚህ ዓመት በተለያዩ የኖቤል ሽልማት በእያንዳንዱ ዘርፍ አሸናፊ የሚሆኑ ግለሰቦች ዘጠኝ ሚሊዮን የስዊዲን ክሮነር ወይም ከ900 ሺህ የአሜሪካ ዶላር በላይ የገንዘብ ሽልማት ይበረከትላቸዋል። አንዳንድ እውነታዎች ስለኖቤል የሠላም ሽልማት በተለያዩ መስኮች ፍር ቀዳጅ ተግባራትን ያከናወኑ ግለሰቦችንን ተቋማት በየዓመቱ የሚሸለሙበት የኖቤል ሽልማት በዓለማችን ከሚሰጡ ዕውቅናዎች መካከል በቀዳሚነት ይጠቀሳል። አልፍሬድ ኖቤል ኅዳር 18/1888 ዓ.ም በፈረመው ኑዛዜ ያለውን አብዛኛውን ሃብቱን የኖቤል ሽልማት ተብለው ለሚሰጡ ሽልማቶች እንዲውል ተናዟል። በኑዛዜው ላይ እንደተገለጸው ከዚህም መካከል አንዱ የሠላም ሽልማት ሲሆን፤ ሽልማቱም "በመንግሥታት መካከል ወንድማማችነት እንዲሰፍን አብዝተው ወይም የተሻለ ሥራን ላከናወኑ፣ የጦር ሠራዊቶች ቅነሳና ለሠላም መስፋፋት አስተዋጽኦ ላበረከቱ ይሰጥ" ይላል። እስካሁን የተሰጡ የኖቤል የሰላም ሽልማቶች ከአውሮፓዊያኑ 1901 ጀምሮ 99 የኖቤል የሠላም ሽልማቶች ተበርክተዋል። ሽልማቱ ከተጀመረ በኋላ ሁለቱ የዓለም ጦርነቶች በተካሄዱባቸው ዓመታትና በሌሎችም ምክንያቶች ለ19 ጊዜያት ሳይሰጥ ቀርቷል። የኖቤል የሽልማት ድርጅት እንደሚለው በመጀመሪያውና በሁለተኛው የዓለም ጦርነቶች ወቅት ጥቂት የሠላም ሽልማቶች የተሰጡ ሲሆን በሌላ ጊዜ ደግሞ በእጩነት የቀረቡት ተቋማትም ሆነ ግለሰቦች ለሽልማቱ የሚጠበቀውን ያህል አስተዋጽኦቸው የጎላ ነው ተብሎ ካልታሰበ ነው። በዚህም የሽልማቱ ገንዘብ በድርጅቱ እጅ ስር እንዲቆይ ይደረጋል። ሽልማቱ በግልና በጋራ ይሰጣል 67 የሚሆኑ የኖቤል የሠላም ሽልማቶች በተናጠል ላሸነፉ ግለሰቦች የተሰጡ ሲሆኑ፤ 30ዎቹ ደግሞ ሁለት ግለሰቦች በጋራ የተሸለሟቸው ናቸው። 2 የሠላም ሽልማቶችን ሦስት ሦስት ሰዎች በቡድን አሸንፈዋል። • "አካል ጉዳተኛ መሆኔ ጥሩ ደረጃ እንድደርስ አድርጎኛል" • የዘንድሮ የኖቤል የሰላም ሽልማት አሸናፊዎች ለሦስት ሰዎች የተሰጡት ሽልማቶች በአውሮፓዊያኑ 1994 እና በ2011 ሲሆን የመጀመሪያውን የፍልስጥኤሙ መሪ ያሲር አራፋት እንዲሁም እስራኤላዊያኑ ጠቅላይ ሚኒስትሮች ሺሞን ፔሬዝና ይትዛክ ራቢን በጋራ ወስደዋል። ሁለተኛውን ደግሞ አፍሪካዊቷ የላይቤሪያ ፕሬዝዳንት ኤለን ሰርሊፍ ጆንሰን፣ ላይቤሪያዊቷ የመብቶች ተሟጋች ሌይማህ ቦዊና የመናዊቷ ጋዜጠኛና የመብት ተከራካሪ ታዋኮል ካርማን ሽልማቱን ተጋርተውታል። ሽልማቱ ከአንድ በላይ ለሆነ አሸናፊ የሚሰጥ ከሆነ የገንዘቡም መጠን ለአሸናፊዎቹ ይከፋፈላል። ሸላሚው ድርጅት ለአንድ ሽልማት ከሦስት በላይ አሸናፊዎች እንዳይኖሩ ይገድባል። አጼ ኃይለ ሥላሴ እና ንግሥት ኤልሳቤት ሁለተኛ ለንደን ውስጥ የኖቤል የሠላም ሽልማት ለምን ያህል ጊዜ ተሰጠ? የኖቤል የሠላም ሽልማት ለ133 ግለሰቦችና ተቋማት ተሰጥቷል። ከእነዚህ ውስጥም 106 ግለሰቦች ሲሆኑ 27ቱ ድርጅቶች ናቸው። ከተቋማቱ ውስጥ ዓለም አቀፉ የቀይ መስቀል ኮሚቴ ሦስት ጊዜ ሽልማቱን የወሰደ ሲሆን የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የስደተኞች ከፍተኛ ኮሚሽን ደግሞ የኖቤል ሠላም ሽልማትን ሁለት ጊዜ ለማግኘት ችሏል። በእድሜ ትንሿ የኖቤል ሠላም ሽልማት አሸናፊ ሴቶች የትምህርት ዕድል እንዲያገኙ የምትጥረው ፓኪስታናዊቷ ማላላ ዩሳፍዛይ እንደ አውሮፓዊያኑ 2014 የተሰጠውን የኖቤል የሠላም ሽልማትን በ17 ዓመቷ በማግኘት በዕድሜ ትንሿ የሽልማቱ አሸናፊ ሆናለች። አዛውንቱ የኖቤል የሠላም ሽልማት አሸናፊ በትውልድ ፖላንዳዊ በዜግነት እንግሊዛዊ የሆኑት ጆሴፍ ሮትብላት የኑክሌር ጦር መሳሪያ በዓለም ፖለቲካ ውስጥ ያለውን ተጽእኖ ለመቀነስ ባበረከቱት አስተዋጽኦ እንደ አውሮፓዊያኑ በ1995 የኖቤል የሠላም ሽልማትን ሲያገኙ እድሜያቸው 87 ነበረ። በዚህም በእድሜ የገፉ የሽልማቱ አሸናፊ ናቸው። ሴት የኖቤል የሠላም ሽልማት አሸናፊ እስካሁን በግለሰብ ደረጃ ከተሰጡት 106 የኖቤል የሰላም ሽልማቶች ውስጥ ሴቶች ያገኙት 17ቱን ብቻ ነው። ለመጀመሪያ ጊዜ ሽልማቱ የተሰጠው የኖቤል ሽልማት በተጀመረ በጥቂት ዓመታት ውስጥ ነበር። ይህም እንደ አውሮፓዊያኑ 1905 የመጀመሪያዋ ሴት የሽልማቱ አሸናፊ የሆነችው በርታ ቮን ሰትነር ናት። ኦስትሪያዊቷ ሰትነር የረጅም ልቦለድ ጸሐፊና ስለ ሠላም ተከራካሪ ነበረች። ከአንድ ጊዜ በላይ የኖቤል የሠላም ሽልማት አሸናፊ ዓለም አቀፉ የቀይ መስቀል ኮሚቴ በዓለም ዙሪያ የሚያከናውናቸው ሥራዎች ከየትኛው ተቋም በላይ በኖቤል ሠላም ሽልማት ዘርፍ እውቅናን አግኝቷል። ቀይ መስቀል ሦስት ጊዜ ሽልማቱን በመውሰድ ቀዳሚ ሲሆን መስራቹ ሄንሪ ዱና ደግሞ የመጀመሪያውን የኖቤል የሠላም ሽልማትን በመውሰድ ይታወቃል። የሠላም ሽልማቱን አልቀበልም ያለው ግለሰብ ቬትናማዊው ፖለቲከኛ ሊ ዱች ቶ በአውሮፓዊያኑ 1973 ከአሜሪካው የውጪ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር በጋራ የኖቤል የሠላም ሽልማትን ቢያሸንፉም ሽልማቱን አልቀበልም በማለት የመጀመሪያው ለመሆን በቅተዋል። ሁለቱ ግለሰቦች ለሽልማቱ የተመረጡት የቬትናም የሠላም ስምምነት እንዲደረስ ጉልህ ሚና በመጫወታቸው ነው። ሊ ዱች ቶ የኖቤል የሠላም ሽልማቱን አልቀበልም ያሉት በወቅቱ ቬትናም ውስጥ የነበረውን ሁኔታ እንደምክንያት ጠቅሰው ነው። በእስር ላይ እያሉ የኖቤል የሠላም ሽልማትን ያሸነፉ ሦስት ሰዎች እስር ቤት እያሉ የኖቤል የሠላም ሽልማት አሸናፊ መሆናቸው ይፋ ተደርጓል። እነርሱም ጀርመናዊው የሠላም ተሟጋችና ጋዜጠኛ ካርል ቮን ኦሲትዝኪ፣ የበርማ ፖለቲከኛዋ አንግ ሳን ሱ ኪ እና ቻይናዊው የሰብአዊ መብት ተከራካሪ ሊዩ ዢኦቦ ናቸው። ከሞቱ በኋላ የኖቤል የሠላም ሽልማትን ያገኙ አንድ ግለሰብ ከዚህ ዓለም በሞት ከተለዩ በኋላ የኖቤል የሠላም ሽልማትን አግኝተዋል። ይህም እንደ አውሮፓዊያኑ 1961 የተሰጠ ሲሆን ተሸላሚውም የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ሊቀመንበር የነበሩት ዳግ ሐመርሾልድ ናቸው። ከ1974 በኋላ የሽልማቱ ድርጅት ተሸላሚው ህይወቱ ያለፈው አሸናፊ መሆኑ ይፋ ከተደረገ በኋላ ካልሆነ በስተቀር በሞት ለተለዩ ሰዎች ሽልማቱ እንዳይበረከት ወስኗል።
أنهى اتفاق السلام بين أثيوبيا وأريتريا عقدين من النزاع بين البلدين ومنحت الأكاديمية السويدية جائزة السلام لهذا العام لرئيس الوزراء آبي بسبب "جهوده في تحقيق السلام والتعاون الدولي". وتوصلت إثيوبيا، العام الماضي، إلى اتفاق تاريخي مع إريتريا ينهي 20 عاما الخلاف عقب الحرب الحدودية بين البلدين من 1998 إلى 2000. ويفوز آبي بجائزة نوبل للسلام رقم مئة، وسيستلم الجائزة في أوسلو في ديسمبر/ كانون الأول المقبل. وتبلغ قيمة الجائزة المالية نحو 900 ألف دولار أمريكي. مواضيع قد تهمك نهاية وتنافس على الجائزة هذا العام أكثر من 300 مرشح، بينهم أفراد ومؤسسات. وانتشرت أخبار عن الفائز المحتمل من بينهم الناشطة في مجال البيئة، غريتا ثونبورغ. وتمنع قوانين هيئة جوائز نوبل نشر أسماء المرشحين، غير الفائزين، إلا بعد مرور 50 عاما. جائزة نوبل: من الديناميت للسلام من هو آبي أحمد؟ بعد توليه رئاسة الوزراء أدرج أبي أحمد العديد من الإصلاحات وسعت الحريات في بلاده، التي كانت تعاني من التضييق في العديد من المجالات. وأفرج عن عشرات المعارضين، وفتح باب العودة أمام المنفيين منهم. وأهم من ذلك كله فقد وقع اتفاقية سلام مع الجارة إريتريا منهيا عقدين من النزاع بين البلدين. ولكن إصلاحاته أماطت اللثام أيضا عن النزاعات العرقية في البلاد، وأدت أعمال العنف التي ترتبت عنها إلى نزوح 2.5 ملايين شخص من ديارهم. لماذا فاز بالجائزة؟ قالت لجنة نوبل النرويجية إنها منحت الجائزة لرئيس الوزراء الأثيوبي نظير "مبادرته الحاسمة لحل النزاع الحدودي مع الجارة أريتريا". وأضافت اللجنة أن الجائزة تثمن جهود "جميع الأطراف العاملة من أجل إحلال السلام في أثيوبيا وشرق وشمال شرقي أفريقيا". وتابعت تقول إن "السلام لا يتحقق من جانب واحد. فعندما طرح رئيس الوزراء أبي المبادرة وجد الرئيس أمامه الرئيس أفورقي فتلقفها وساعد في إنجاز السلام بين البلدين، وتتمنى لجنة نوبل أن يحدث السلام تغييرا إيجابيا في كل من أثيوبيا وأريتريا". وقال مكتب آبي إن "الجائزة دليل على قيم الوحدة والتعاون والتعايش التي دأب رئيس الوزراء على ترقيتها". فائزون سابقون بالجائزة من بين الفائزين بالجائزة الرئيس الأمريكي السابق، باراك أوباما، نظير "جهوده المتميزة لتعزيز الدبلوماسية الدولية والتعاون بين الشعوب". وفاز بالجائزة أيضا الرئيس الأمريكي السابق، جيمي كارتر، والناشطة في مجال التعليم، مالالا يوسف زاي، والاتحاد الأوروبي، والأمم المتحدة، والأمين العام للأمم المتحدة السابق، كوفي عنان، والأم تيريزا. ما الذي يحصل عليه الفائز؟ يحصل الفائزة بجائزة نوبل على ثلاثة أشياء: تسلم الجائزة في حفل رسمي يوم 10 ديسمبر/ كانون الأول
https://www.bbc.com/amharic/news-41606611
https://www.bbc.com/arabic/middleeast-44042288
አሜሪካ ስምምነቱን ከመሰረዟ በፊት ለኮንግረሱ 60 ቀናትን በመስጠት እንደገና ማዕቀብ ይጣል አይጣል የሚለውን የሚወስኑበት ይሆናል። በዚህም ጉዳይ የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሬክስ ቲለርሰን ከአውሮፓና ከቻይና አቻዎቻቸው ጋር እየመከሩ እንደሆነ ባለልስልጣናት ይናገራሉ። የኑክሊዬር ስምምነቱ እንዳይሻር በአሜሪካ ውስጥና በውጭ አገራትም ትራምፕ ላይ ተፅዕኖ ለማድረግ እየተሞከረ ነው። ከሁለት ዓመታት በፊት በነበረው ስምምነት መሰረት ኢራን የኑክሊዬር ፕሮግራሟን ለማቆምና በተወሰነ መንገድ የተጣለባት ማዕቀብ የሚነሳበት ስምምነት ላይ ደርሰው እንደነበር የሚታወስ ነው። ትራምፕ በተደጋጋሚ ስምምነቱ ላይ ከፍተኛ ትችት ከማቅረብ በተጨማሪ በምርጫ ዘመቻቸውም ወቅት ይህንን ስምምነት እንደሚያስወግዱትም ቃል ገብተው ነበር። ኮንግረሱ በየሦስት ወራት ኢራን የስምምነት ቃሏን መጠበቋን የሚያረጋግጥ ሲሆን ትራምፕም ሁለት ጊዜ ማረጋገጫ ሰጥተዋል። ትራምፕ ስምምነቱን ላይከተሉ ይችላሉ የሚሉት ጥርጣሬዎች በአሜሪካ ደጋፊ አገራትና በአንዳንድ አስተዳደሩ አባላት መደናገጥን ፈጥሯል። መከላከያ ሚኒስትሩ ጀምስ ማቲስ በዚህ ወር መጀመሪያ ለሴኔቱ ስምምነቱን ወደጎን መተው ከአገራዊ ፍላጎት ጋር አይጣጣምም ብለዋል። ትራምፕ የኢራንን የኑክሊዬር ስምምነትን "መጥፎ ስምምነት" በማለት ለመሰረዝ ዝተዋል። በአሜሪካ ህግ መሰረት ይሄንን ስምምነት ለማስተካከል ኢራን የተወሰነውን የስምምነቱን አካል እንዳላከበረችና የነበረው ማዕቀብም እንዲቀጥል መረጃ መቅረብ ይኖርበታል። እንደገና ማዕቀብ የመጣሉን ሁኔታ በህግ አውጭዎቹም የሚወሰን ይሆናል። የስምምነቱ ተችዎችም ቢሆኑ ኢራን ስምምነቱን ባላፈረሰችበት ሁኔታ አሜሪካ ስምምነቱን ብትጥስ ተአማኒነቷን ጥያቄ ውስጥ እንደሚከተው የይናገራሉ። የሪፐብሊካን ፓርቲ የውጭ ጉዳዮች ኮሚቴ ሊቀ መንበር ኤድ ሮይስ ስምምነቱ ችግር ያለበት ቢሆንም ልንተገብረው ይገባል ብለዋል። የእንግሊዝ ጠቅላይ ሚኒስትር ቴሬሳ ሜይና የፈረንሳይ ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮንም ትራምፕ በስምምነቱ እንዲቀጥሉም መክረዋል። ትራምፕ በተደጋጋሚ ኢራን የስምምነቱን "መንፈስ" ሰብራዋለች ቢሉም፤ የዓለም አቀፍ አውቶሚክ ኤጀንሲ በዚህ አይስማማም በተቃራኒው ኢራን ስምምነቷን እንዳከበረች እያለ ነው። ከሁለት ዓመት በፊት የተደረገው ስምምነት ኢራን የኑክሊዬር መሳሪያዎችን ምርት እንድታቆም የሚል ሲሆን፤ በምላሹም ዓለም አቀፍ የዘይት ሽያጭ እንዳታደርግ ይከለክላት የነበረው ማዕቀብ ተነስቶላታል። ሙሉ በሙሉ የማዕቀቡ መነሳት በኢራን ላይ የሚወሰን ሲሆን፤ የዩራንየም ክምችቷን መቀነስ እንዲሁም መርማሪዎች አገሪቷ ውስጥ እንዲገቡ መተባበርን ይመለከታል።
اتفاق إيران النووي: سيناريوهات بعد انسحاب أمريكا وألمح البيت الأبيض إلى أن الرئيس ترامب لن يصل إلى حد التنصل التام من الاتفاق. ومن غير الواضح ما الذي سوف يؤدي إليه مثل هذا الموقف. وسيعلن ترامب قراره المرتقب في الساعة 6 مساء بحسب توقيت غرينتش، من البيت الأبيض. ويتوقع مسؤولون ودبلوماسيون أن يتجاهل ترامب المناشدات الأوروبية الأخيرة له، ويتجه إلى انسحاب الولايات المتحدة من الاتفاق الذي أبرم في 2015، والذي يصر على أن "التفاوض عليه كان سيئا". وطالب ترامب دون نجاح بإدخال تغييرات على الاتفاق، الذي أبرم في عهد سلفه الرئيس باراك أوباما، وأفضى إلى حد إيران لبرنامجها النووي مقابل تخفيف العقوبات المفروضة عليها. وسيحدد ترامب، من الناحية العملية، إن كان سيستمر أو لا، في رفع العقوبات عن البنك المركزي الإيراني وصادرات النفط، وهو إحدى ركائز الاتفاق مع طهران. أمام الرئيس ترامب عدد من الخيارات وإذا قرر ترامب العودة إلى زيادة العقوبات على طهران، فإن ذلك سيؤدي إلى تبعات دولية واسعة بالغة الخطورة، إذ سيزيد مشكلات الاقتصاد الإيراني المنهك أساسا، ويصعد التوتر في الشرق الأوسط، ويوسع الخلاف بين الولايات المتحدة وحلفائها الأوروبيين. ما الخيارات المحتملة؟ ويرى مراقبون أن هناك عددا من الخيارات المحتملة أمام الرئيس الأمريكي. ونقلت وكالة فرانس برس عن دبلوماسي أوروبي مساء الاثنين قوله في واشنطن "يبدو لي من الواضح إنه سيعيد فرض العقوبات"، وسيؤدي هذا، بحسب الخبراء، إلى "إنهاء" الاتفاق الموقع في فيينا بين إيران والقوى الست الكبرى (الولايات المتحدة، وبريطانيا، والصين، وروسيا، وفرنسا، وألمانيا) بعد أكثر من عشر سنوات على التوتر المحيط بالملف النووي الإيراني. ويقول كل الموقعين الآخرين على الاتفاق - الذي يصفونه بأنه تاريخي- إن الوكالة الدولية للطاقة الذرية التي تتولى مهام التفتيش في إيران تؤكد بانتظام التزام طهران ببنود الاتفاق الهادف لضمان الطابع السلمي للبرنامج النووي الإيراني. وكان الرئيس الأمريكي قد أمهل حلفاءه الأوروبيين في يناير/كانون الثاني، حتى 12 مايو/أيار لتشديد بعض النقاط الواردة في الاتفاق، من قبيل عمليات التفتيش التي تتولاها الوكالة الدولية للطاقة الذرية، والرفع التدريجي اعتبارا من 2025 لبعض القيود على الأنشطة النووية الإيرانية. لكن ترامب انتقد الاتفاق آنذاك لأنه لا يتطرق بشكل مباشر إلى برنامج الصواريخ البالستية الإيرانية، ولا إلى دور طهران الذي يعتبره "مزعزعا للاستقرار" في الشرق الأوسط. ردود فعل وقبل ساعات من إعلان قرار ترامب، قال الرئيس الإيراني حسن روحاني - في كلمة بثها التلفزيون الرسمي - إن بلاده تسعى إلى علاقات بناءة مع العالم، لكنها ستواصل التنمية المحلية رغم العقوبات المحتملة. وأشار نائب الرئيس الإيراني، إسحق جهانكيري، الثلاثاء إلى أن بلاده مستعدة لأي سيناريو إذا انسحب ترامب من الاتفاق النووي. ونقلت عنه وكالة تسنيم للأنباء قوله "مستعدون لأي سيناريو محتمل ... وإذا انتهكت الولايات المتحدة الاتفاق فسيكون من السذاجة التفاوض مع هذه الدولة مرة أخرى". وقال الكرملين إن انسحاب الولايات المتحدة المحتمل من الاتفاق النووي مع إيران ستكون له عواقب وخيمة. وأضاف ديمتري بيسكوف، المتحدث باسم الكرملين في تصريحات صحفية، إنه ستكون هناك "عواقب حتمية وخيمة لأي تصرفات تؤدي إلى كسر هذه الاتفاقات". ويبدو أن المحادثات المكثفة التي جرت منذ أشهر بين الولايات المتحدة وحلفائها الأوروبيين وصلت إلى طريق مسدود، مع رفض برلين ولندن وباريس إعادة صياغة الاتفاق. ونقلت وكالة فرانس برس عن مصدر دبلوماسي فرنسي قوله إن الرئيس الفرنسي إيمانويل ماكرون "مقتنع بأننا نتجه نحو قرار سلبي"، مشيرا إلى أن باريس تستعد الآن "لخروج جزئي أو كامل" للولايات المتحدة من الاتفاق. وكان ماكرون زار واشنطن قبل أسبوعين في محاولة لإقناع نظيره الأمريكي بعدم التخلي عن الاتفاق، مقترحا في الوقت نفسه التفاوض مع إيران حول "اتفاق جديد" يأخذ القلق الأمريكي بعين الاعتبار. وأيدت المستشارة الألمانية انغيلا ميركل هذا الموقف. وقالت وزيرة الدفاع الفرنسية، فلورانس بارلي، إن "الاتفاق ليس هو الأفضل في العالم"، لكن "له عدد معين من المزايا، دون أن يكون مثاليا، والإيرانيون ملتزمون به". وقال وزير الخارجية الفرنسي جان ايف لودريان أمس الاثنين "نحن مصممون على إنقاذ الاتفاق لأنه يحافظ على الحد من الانتشار النووي"، بينما عبر نظيره الألماني، هايكو ماس، عن مخاوف من أن يؤدي إنهيار الاتفاق إلى "تصعيد" في الشرق الأوسط.
https://www.bbc.com/amharic/news-53619554
https://www.bbc.com/arabic/world-53611825
የአካባቢው ፖሊስ ኃላፊ ሲዳርት ኩሻል እንደተናገሩት ሰዎቹ ሕይወታቸው ሊያልፍ የቻለው ሳኒታይዘሩን ከውሃ እና ከለስላስ መጠጦች ጋር ቀላቅለው በመጠጣታቸው ነው። አክለውም ''ሁሉም አልኮል ላይ ጥገኛ ነበሩ" ያሉት የፖሊስ ኃላፊው፤ የሳኒታይዘር፣ ውሃ እና ለስላስ መጠጦች ቅልቅሉን መጠጣት የጀመሩት ከመሞታቸው አስር ቀናት በፊት እንደሆነ ተናግረዋል። ''ሳኒታይዘሩ ለጤና ጎጂ የሆነ መርዛማ ንጥረነገር በውስጡ ስለመኖሩና አለመኖሩ ምርመራ እያካሄድን እንገኛለን'' ካሉ በኋላ ከሳኒታይዘሩ የተወሰዱ ናሙናዎች ለኬሚካል ምርመራ መላካቸውን አስታውቀዋል። አንዳንድ በከፍተኛ ሁኔታ የአልኮል ሱሰኛ የሆኑ ሰዎች አልኮል ማግኘት ሳይችሉ ሲቀሩ የእጅ ማጽጃ ሳኒታይዘሮችን እንደ አማራጭ እየተጠቀሙ እንደሆነ ኃላፊው ለሮይተርስ የዜና ወኪል ገልጸዋል። ኩሪቼዱ በተባለችው መንደር በኮሮናቫይረስ የሚያዙ ሰዎች ቁጥር ማሻቀቡን ተከትሎ የእንቅስቃሴ ገደብ ተጥሏል። ''በእንቅስቃሴ ገደቡ ምክንያት አልኮል አይሸጥም፤ ነገር ግን ሳኒታይዘሮቹ በቀላሉ መገኘት የሚችሉ ናቸው'' ብለዋል። የሕንድ ፌደራል መንግሥት ኢኮኖሚውን ለማነቃቃት በማሰብ አንዳንድ የንግድ ተቋማት መልሰው እንዲከፈቱ መወሰኑ የሚታወስ ነው። በያዝነው ሳምንት መጀመሪያ ላይም እንደ ዮጋ እና የአካል ብቃት እንቅስቃሴ ማዘውተሪያዎች እንዲከፈቱና የሰዎች እንቂስቃሴ እንዲጀመር ተደርጓል። ነገር ግን በርካታ የአገሪቱ ግዛቶች ቫይረሱ እየጨመረ በመጣባቸው አንዳንድ አካባቢዎች የእንቅስቃሴ ገደቦችን አስቀምጠዋል። በደቡባዊ ሕንድ በምትገኘው አንድራ ፕራዴሽ ግዛት ባለፈው ወር ብቻ በቫይረሱ የሚያዙ ሰዎች ቁጥር ከእጥፍ በላይ መጨመሩን የግዛቲቱ መንግሥት አስታውቆ ነበር። ሕንድ ውስጥ በየቀኑ እስካሁን ከ55 ሺ በላይ ሰዎች በቫይረሱ እየተያዙ ሲሆን በአጠቃላይ በቫይረሱ ሕይወታቸው ያለፈ ሰዎች ቁጥር ደግሞ ከ37 ሺ በላይ ደርሷል።
الشرطة أرسلت عينات من المطهر للتحليل الكيميائي. وكانت قرية كوريشيدو قد أغلقت بعد ارتفاع حالات الإصابة بفيروس كورونا. وقال رئيس شرطة المنطقة، سيدهارث كوشال، إن الأشخاص الذين ماتوا خلطوا المطهر بالماء والمشروبات الغازية. وأضاف أنهم كانوا مدمنين على الكحول، وبدأوا بشرب الخليط قبل وفاتهم بعشرة أيام. وأكد كوشال، في تصريحات صحفية، أن الشرطة تحقق فيما إذا كان المطهر يحتوي على أي مواد سامة أخرى. مواضيع قد تهمك نهاية وأضاف رئيس الشرطة أن عينات من المطهر أرسلت للتحليل الكيميائي. وقال لوسائل أعلام دولية أن "بعض شديدي إدمان الكحول كانوا يتناولون معقمات اليدين المتاحة بسهولة، كون الكحول غير متاح بسبب الإغلاق". وكانت الحكومة الفيدرالية الهندية قد أعادت فتح معظم الأعمال التجارية لمنع حدوث انهيار اقتصادي شديد. وفي وقت سابق من هذا الأسبوع، أعلنت الهند أنها ستسمح بإعادة فتح معاهد اليوغا وصالات الرياضة، وسترفع القيود المفروضة على حركة البضائع والأشخاص. ويواصل العديد من الدول فرض الإغلاق في مناطق محددة مع ظهور حالات إصابة جديدة بالفيروس. وقد زادت حالات الإصابة المؤكدة بفيروس كورونا في ولاية أندرا براديش، في جنوب الهند، بنسبة تسعة أضعاف خلال الشهر الماضي. وسجلت الهند أكثر من 55000 إصابة جديدة على الصعيد الوطني خلال الـ 24 ساعة الماضية. وارتفع عدد ضحايا الفيروس بمقدار 779 ليصل إجمالي حالات الوفاة إلى أكثر من 35700 حالة.
https://www.bbc.com/amharic/48494172
https://www.bbc.com/arabic/world-48490643
እሁድ እለት በቲውተር ገፃቸው ላይ እንዳሰፈሩት "ሜጋንን 'አስቀያሚ' ስል አልጠራኋትም" በማለት "ይህ የሐሰተኛ መገናኛ ብዙኃን እንቶ ፈንቶ ነው፤ ለዚህም እጅ ከፍንጅ ተይዘውበታል" ብለዋል። ፕሬዝዳንት ትራምፕ ስለ መርኬል አስተያየታቸውን የሰጡት የእንግሊዝ ጉብኝታቸውን ከማድረጋቸው በፊት ከ ዘ ሰን ጋዜጣ ጋር በነበራቸው ቃለ ምልልስ ወቅት ነበር። የቀድሞ ተዋናይቷና የአሁኗ የሰሴክሷ ንግስት መርኬል የትራምፕ ሁነኛ ተቺ ነበረች። • በአዲስ አበባ የኮሌራ በሽታ ምልክት ታየ • የቦይንግ 737 ማክስ ደህንነት ስለ ማሻሻል ያለው እሰጣ ገባ ቀጥሏል • አሜሪካ የቪዛ አመልካቾችን የማህበራዊ ሚዲያ ዝርዝር ልትጠይቅ ነው በ2016 በተካሄደው የአሜሪካ ምርጫ ፉክክር ወቅት ተቀናቃኛቸውን ዲሞክራቷን ሒላሪን ክሊንተንን በመደገፍ ፕሬዝዳንት ትራምፕን "ከፋፋይ" እና "ሴት ጠል" በማለት ነቅፋቸዋለች። ከጋዜጣው ጋር በነበራቸው ቃለምልልስ ይህ አስተያየቷ የተነገራቸውና የተጠየቁት ፕሬዝዳንቱ ለመጀመሪያ ጊዜ መስማታቸው መሆኑን ተናግረዋል። አክለውም "ምን ማለት እንዳለብኝ አላውቅም፤ ምን ማለት ይቻላል? ብቻ አስቀያሚ ናት" ብለዋል። በመቀጠልም የንጉሳዊ ቤተሰቦችን በመቀላቀሏ ደስተኛ መሆናቸውን ገልፀው "በጣም ጥሩ" ልዕልት ይወጣታል ብለዋል። ቅዳሜ እለት የቃለምልልሱን ድምፅ ዘ ሰን የለጠፈው ሲሆን ትራምፕ ይህንን ማለታቸው ከካዱ በኋላ በርካቶች አስተያየታችን ሰጥተዋል።
وقال ترامب في تغريدة نشرها يوم الأحد على موقع التواصل الاجتماعي تويتر"لم أنعت ميغان ماركل بالكريهة"، مضيفا:"إنها تلفيقات من قبل وسائل إعلام الأخبار المزيفة". وأدلى ترامب بتصريحاته حول الدوقة، زوجة الأمير هاري دوق ساسكس، في مقابلة مع صحيفة صن البريطانية قبل زيارة رسمية له إلى المملكة المتحدة. ما الذي يصطحبه رئيس الولايات المتحدة في رحلاته؟ الطفل الملكي: أول ظهور علني لابن الأمير هاري وميغان ماركل وكانت دوقة ساسكس، الممثلة الأمريكية السابقة، من أشد منتقدي ترامب. ودعمت منافسته الديمقراطية، هيلاري كلينتون، في انتخابات الرئاسة عام 2016، ووصفته بأنه "مثير للانقسام" و "كاره للنساء". وقال ترامب ردا على سؤال حول تعليقات ماركل خلال مقابلته مع صحيفة صن، إن هذه هي المرة الأولى التي يسمع فيها بهذه التصريحات. كما أضاف "لم أكن أعرف ذلك، ماذا يمكنني أن أقول؟ لم أكن أعرف أنها كانت كريهة". ومضى يقول إنه كان سعيدا لأنها انضمت إلى العائلة المالكة وإنها مؤهلة لتكون أميرة "جيدة جدا". وقال "إنه أمر لطيف، وأنا متأكد من أنها ستؤدي مهامها على أكمل وجه" . تستعد العاصمة البريطانية لاستقبال الرئيس الأمريكي دونالد ترامب ونشرت صحيفة صن يوم السبت تسجيلا صوتيا للمقابلة على موقعها الإلكتروني. وبعد نفي ترامب على تويتر في اليوم التالي لنشر المقابلة، أشار العديد من المعلقين إلى أن هذه التصريحات مسجلة على شريط. وأنجبت الدوقة المتزوجة من الأمير هاري أول طفل لهما في شهر مايو/ أيار الماضي، وتقضي الآن إجازة الأمومة ما يعني أنه من غير المتوقع أن تلتقي بترامب خلال زيارته المزمعة لبريطانيا التي تبدأ الاثنين.
https://www.bbc.com/amharic/news-50078677
https://www.bbc.com/arabic/middleeast-50077850
የሃገሪቱ ፍትህ ሚኒስትር በእንደዚህ አይነት ጉዳይ የንጉሱ ጣልቃ መግባት "ርህራሄቸውና ምህረታቸውን የሚያሳይ ነው" ብለዋል። የ28 አመቷ ጋዜጠኛ ሃጃር ራይሱኒ በትናንትናው ዕለት ከእጮኛዋ ጋር ከእስር ቤት ስትወጣ ጣቶቿን ከፍ አድርጋ የድል ምልክት አሳይታለች። •"ማንም መብታችንን ሊሰጠን ስለማይችል፤ ሴቶች ማንንም ሳይጠብቁ በራሳቸው መታገል አለባቸው" •የተነጠቀ ልጅነት እጮኛዋም ምህረት ተደርጎለታል ተብሏል። በሞሮኮ ከጋብቻ በፊት የሚደረግ ወሲብ እንዲሁም ፅንስ ማቋረጥ ወንጀል ነው። ምንም እንኳን መንግሥት ለእስሯ የሰጠው ምክንያት የፅንስ ማቋረጥና ከጋብቻ በፊት የሚፈፀም ወሲብ ቢሆንም፤ የሰብዓዊ መብት ተሟጋቾች በበኩላቸው በነፃ ጋዜጣ ላይ የተደረገ አፈና ነው ብለዋል። •መአዛን በስለት ወግቶ ከፖሊስ ያመለጠው አሁንም አልተያዘም ጋዜጠኛዋ መንግሥትን በመተቸት በሚታወቀው አክባር አል ያውም ነው የምትሰራው። በነሐሴ ወር ከሱዳናዊ እጮኛዋ ጋር ከማህፀን ክሊኒክ ስትወጣ የታየች ሲሆን፤ የፅንስ ማቋረጡን ክስም አልተቀበለችም። ወደ ክሊኒኩ የሄደችውም ያጋጠማትን መድማት ለመታከም እንደሆነ ተናግራ ነበር። ክሱንም ሆነ ውሳኔውን ፖለቲካዊ ፍርድ ነው ብላ ያወገዘች ሲሆን መስከረም ወር ላይ አንድ አመት እንድትታሰር ተወስኖባት ነበር። ጉዳዩን የያዘው አቃቤ ህግ በበበኩሉ የጋዜጠኛዋ እስር ከስራዋ ጋር እንደማይገናኝና የሄደችበት ክሊኒክም በህገወጥ ፅንስ ማቋረጥ ጥርጣሬ በፖሊስ ክትትል ሲደረግበት የነበረ ነው ብሏል። እጮኛዋም አንድ አመት ተፈርዶበት የነበረ ሲሆን በዶክተሩ ላይ ሁለት አመት እስር ተወስኖበታል። የዶክተሩ ረዳትም ሆነ ነርስ ጥፋተኛ ሆነው ቢገኙም የሙያ ፈቃዳቸውን ለተወሰነ ጊዜ በማገድ ብቻ ታልፈዋል።
وقالت وزارة العدل إن تدخل الملك في القضية التي أثارت ردود فعل واسعة جاء من منطلق "التعاطف والرحمة". وتم الإفراج عن الصحفية المغربية، 28 عاما، ورفعت علامة النصر أثناء خروجها من السجن، يوم الأربعاء، بصحبة خطيبها السوداني، الذي كان متهما أيضا في القضية. هاجر الريسوني: الصحفية المغربية تغادر السجن مع خطيبها بعفو من الملك محمد السادس وانتقد نشطاء الحكم على هاجر الريسوني واعتبروا قضيتها جزءا من حملة على الصحفيين المستقلين في المغرب. وتعمل الريسوني صحفية في جريدة أخبار اليوم المستقلة، ودأبت على انتقاد السلطات. مواضيع قد تهمك نهاية سجن هاجر الريسوني يغذي الجدل حول "تسييس القضاء" والحريات الفردية في المغرب سجن صحفية مغربية بعد إدانتها "بممارسة الجنس دون زواج والإجهاض" هاجر الريسوني : إجهاض للحريات الفردية أم قضية جنائية؟ ويجرم القانون المغربي ممارسة الجنس بدون زواج وكذلك عمليات الإجهاض. هاجر الريسوني رفعت علامة النصر بعد خروجها من السجن بصحبة خطيبها السوداني المدان في نفس القضية وألقت السلطات القبض على الريسوني أثناء خروجها مع خطيبها السوداني من عيادة طبيب نسائي في العاصمة الرباط في أغسطس/آب الماضي. وأنكرت جميع التهم، قائلة إنها طلبت العلاج من نزيف داخلي. وخضعت لمحاكمة عاجلة وتم الفصل في القضية سبتمبر / أيلول الماضي، وشجبت القضية وانتقدتها باعتبارها "محاكمة سياسية". وقال المدعي العام في القضية إن ظروف اعتقال الصحفية لا علاقة له بعملها ومهنتها، وأن العيادة التي زارتها كانت تحت مراقبة الشرطة للاشتباه في قيامها بالإجهاض غير القانوني. وحكمت المحكمة على خطيبها بالسجن لمدة سنة وطبيبها بالسجن لمدة عامين. وأدين مساعد الطبيب وممرض في العيادة أيضًا لكن تم الحكم عليهما بعقوبة مع وقف التنفيذ.
https://www.bbc.com/amharic/48159690
https://www.bbc.com/arabic/art-and-culture-48161817
ሊዮናርዶ ዳቪንቺ ሠዓሊው ህይወቱ ሊያልፍ አካባቢ የገጠመው የነርቭ ህመም ሥዕል እንዳይስል አግዶት ነበር ተብሏል። ዳቪንቺ ሠዓሊ ብቻ ሳይሆን የሥነ ህንጻ ባለሙያና ቀራጺም ነበር። • ሙንጭርጭር ሥዕሎች ሀኪሞች እንዳሉት፤ 'አንለር ፓልሲ' የተባለው የነርቭ ችግር የእጁን እንቅስቃሴ ገድቦት ብሩሽ እንዳይዝ አግዶት ነበር። ህመሙ በስትሮክ ምክንያት እንደተከሰተበት መላ ምቶች አሉ። በርካታ የሥነ ጥበብ ታሪክ አጥኚዎች ዳቪንቺ ይስል የነበረው በቀኙ ነው ወይስ በግራ እጁ በሚል ለዓመታት ተከራክረዋል። ሀኪሞቹ ከድምዳሜ የደረሱት ሁለት የዳቪንቺ ሥዕሎችን ካጠኑ በኋላ ነበር። ሥዕሎቹ ከዚህ ዓለም በሞት ሊለይ አካባቢ የሠራቸው ሲሆኑ፤ አንደኛው የራሱ ግለ ምስል (ፖርትሬት) ነው። • የለማ ጉያ ድንቅ የቆዳ ላይ ሥዕሎች በምስሉ ላይ ቀኝ ክንዱ ተሸፍኖ እጁም ተኮማትሮ ይታያል። ሮም ውስጥ ያሉ የፕላስቲክ ቀዶ ጥገና ሀኪምና የምርምሩ መሪ ዶ/ር ዴቪዴ ላዘሪ እንደሚሉት፤ በምስሉ ላይ ያለው የዳቪንቺ እጅ 'ክላው ሀንድ' በሚል መጠሪያ የሚታወቀው የነርቭ በሽታን ያሳያል። ዶ/ር ዴቪድ እንደሚሉት የዳቪንቺ የነርቭ ችግር ከስትሮክ ጋር የተገናኘ ላይሆን ይችላል። ምክንያቱም የአካሉ እንቅስቃሴ ሙሉ በሙሉ መገደቡን የሚያሳይ መረጃ የለም። "በሠዓሊነት ሙያ በቆየባቸው የመጨረሻው አምስት ዓመታት፤ ሞና ሊዛን ጨምሮ በርካታ ሥዕሎችን ሳያጠናቅቅ የቀረው በህመሙ ምክንያት ሊሆን ይችላል" ብለዋል። • ከ'ሶፍትዌር' ቀማሪነት ወደ ሥነ-ጥበብ ባለሟልነት • ካናዳን በጥበብ ሥራው ያስዋበው ኢትዮጵያዊ ሀኪሞቹ ለምርምር ከተጠቀሙባቸው ሥዕሎች በአንዱ የሙዚቃ መሣሪያ የሚጫወት ግለሰብ ይታያል። ግለሰቡ ዳቪንቺ እንደሆነ በቅርቡ ተደርሶበታል። አንቶኒዮ ደ ቢያቲስ እንደጻፈው፤ ዳቪንቺ በስተመጨረሻ ዘመኑ ቀኝ እጁ አልታዘዝ ብሎት ስለነበረ ጥሩ ሥዕል መሥራት አልቻለም ነበር።
رسم يجسد ليوناردو دافنشي ويظهر "يده المخلبية". وشخّص أطباء إصابته بمرض الشلل الزندي، أو "اليد المخلبية" الذي يؤدي الى انكماش راحة اليد وتصلب الأصابع لتتخذ صورة المخالب، من خلال صورة يده اليمنى في عملين فنيين. ويتوقع الأطباء أن تكون إعاقة يد دافنشي قد نتجت عن جلطة دماغية. وفي الدراسة التي نشرت بدورية الجمعية الملكية البريطانية للطب، يشير الأطباء إلى أن تلف الأعصاب يعني أن دافنشي لم يكن قادرا على حمل لوحة الألوان وفرشاة الرسم، في آخر حياته. ودافنشي فنان ومخترع إيطالي، عاش في الفترة من 1452 إلى 1519، وشملت مواهبه الهندسة، الهندسة المعمارية، التشريح، والنحت فضلا عن الرسم. لكن مؤرخي الفن اختلفوا، حول اليد التي اعتاد دافنشي أن يرسم بها. ويظهر تحليل رسوماته ظلالا منحدرة من أعلى اليسار إلى أسفل اليمين، ما يشير إلى أنه كان أعسر (يستخدم يده اليسرى). لكن جميع وثائق السيرة الذاتية التاريخية تشير إلى أن دافنشي استخدم يده اليمنى، حينما كان يبدع أنواعا أخرى من الأعمال. "شلل معيّن" فيما يتعلق بهذه الدراسة، فقد أًخضع عملان فنيان، يظهران دافنشي في المراحل الأخيرة من حياته. أحد العملين هو لوحة لوجهه مرسومة بالطباشير الأحمر، منسوبة للفنان الإيطالي "جيوفاني أمبروجيو فيجينو"، الذي عاش في القرن السادس عشر. وعلى غير المعتاد، تظهر اللوحة ذراع دافنشي الأيمن مخبأ إلى حد كبير في طيات كثيرة من الملابس. يده تبدو ظاهرة، لكن في وضع "متصلب ومشدود". وقاد هذه الدراسة الدكتور ديفيد لازيري، خبير جراحات التجميل في عيادات "فيلا سالاريا"، في العاصمة الإيطالية روما. ويقول الدكتور لازيري: "بدلا من إظهار اليد المشدودة، التي تُرى عادة في حالات التشنج العضلي فيما بعد الجلطة الدماغية، تشير الصورة إلى تشخيص بديل مثل الشلل الزندي، أو ما يعرف باليد المخلبية". ويمتد العصب الزندي من الكتف إلى الإصبع الخنصر، ويتحكم تقريبا في جميع عضلات اليد الرئيسية، التي تسمح بالحركات الدقيقة للعضلات. لذا ربما يكون حادث سقوط قد تسبب في صدمة في أعلى الذراع، ما أدي إلى شلل أو ضعف. ولا توجد تقارير عن حدوث تدهور إدراكي لدى دافنشي، أو أي إعاقة حركية أخرى، ما يقدم دليلا إضافيا على أن الجلطة الدماغية من غير المرجح أن تكون هي السبب في إعاقة الرسام الشهير، حسبما يقول لازيري. وأضاف لازيري: "ربما يفسر هذا الأمر سبب ترك العديد من لوحاته غير مكتملة، بما في ذلك لوحة الموناليزا، خلال السنوات الخمس الأخيرة من حياته المهنية كرسام، بينما استمر في التدريس وأعمال أخرى". وتم فحص صورة أخرى، وهي نقش لرجل يعزف على آلة "ليرا دي براشيو" وهي آلة موسيقية وترية من عصر النهضة. وتم مؤخرا تحديد الرجل الذي يظهر في النقش على أنه ليوناردو دافنشي. كما حُصل على دليل آخر من مذكرات يومية لمساعد كاردينال، عن زيارته لمنزل الرسام عام 1517. وكتب مساعد الكاردينال، أنطونيو دي بيتيس: "لا يمكن للمرء أن يتوقع أي عمل فني جيد منه بعد الآن، حيث أعاق شلل معين يده اليمنى. وعلى الرغم من أن السيد ليوناردو لم يعد قادرا على الرسم بالروعة التي ميزته، إلا أنه لا يزال قادرا على التخطيط وتوجيه الآخرين ".
https://www.bbc.com/amharic/news-46589150
https://www.bbc.com/arabic/middleeast-43481099
ትራምፕ አሜሪካ ከሳዑዲ ጋር ስላላት የንግድና ወታደራዊ ግንኙነት ቀጣይነት ሲሟገቱ ቆይተዋል በጋዜጠኛ ኻሾግጂ ግድያም ሴኔቱ የሳውዲው ልዑል ሞሃመድ ቢን ሳልማን ተጠያቂ በማድረጉም ነው ሳዑዲ አሜሪካን የወቀሰችው። የሳዑዲ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር የሴኔቱን ውሳኔ እውነተኛ መረጃ ላይ ያልተመሰረተና ጣልቃ ገብነት የታየበት ብለውታል። ባለፈው ሳምንት ሴኔቱ ያስተላለፈው የውሳኔ ሃሳብ የመፅደቅና ህግ የመሆን እድሉ እጅግ አነስተኛ ነው ቢባልም ሳውዲ የሴኔቱን እርምጃ አውግዛ ብቻ አላረፈችም። ይልቁንም ለትራምፕ ቁጣዋን ማሳወቅን መርጣለች። • ''የሚፈርስ የግድቡ አካል የለም'' የግድቡ ዋና ሥራ አስኪያጅ • የአለማየሁ ተፈራ ፖለቲካዊ ካርቱኖች የሳዑዲ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ያወጣው መግለጫ ይህን የአሜሪካ እርምጃ አገሪቱ እንደምትቃወም አስታውቋል። የሳዑዲ መግለጫን ተከትሎ እስካሁን አሜሪካ የሰጠችው ይፋዊ ምላሽ የለም። ሴኔቱ ሃሙስ እለት ያስተላለፈው ውሳኔ በአገሪቱ የ1973 የጦርነት ህግ መሰረት፤ የአሜሪካ ኮንግረስ አካል የሆነ ክፍል አገሪቱ የወታደራዊ ድጋፏን እንድታቋርጥ ውሳኔ ሲያስተላልፍ ይህ የመጀመሪያው ነው ተብሏል። • ቁርስ የቀኑ እጅግ አስፈላጊ ምግብ ነውን? አስገዳጅ ያልሆነው የሴኔቱ ውሳኔ ሃሳብ እስላማዊ ፅንፈኞችን እየተዋጉ ከሚገኙት ውጭ አሜሪካ በየመን ግጭት ያሳተፈቻቸው ሃይሎቿን እንድታስወጣ ለትራምፕ ጥሪ የሚያስተላልፍ ነው። ሴኔቱ በጋዜጠኛ ሃሾግጂ ግድያም የሳውዲው ልዑል ሞሃመድ ቢን ሳልማንን ተጠያቂ ያደረገው በሙሉ ድምፅ ነው። አሜሪካ ባለፈው ወር ለሳዑዲ የጦር አውሮፕላኖች ነጃጅ መሙላት አቁማ ነበር። አሁን ደግሞ ይህ የሴኔቱ የውሳኔ ሃሳብ ህግ መሆን ከቻለ ክልከላው የሚፀና ይሆናል ማለት ነው።
تطرقت المباحثات الأمريكية السعودية إلى استثمارات سعودية في الولايات المتحدة بقيمة 200 مليار دولار وتزامن ذلك مع اجتماع في البيت الأبيض للرئيس الأمريكي دونالد ترامب مع ولي العهد السعودي محمد بن سلمان الذي استهل زيارة للولايات المتحدة تستغرق ثلاثة أسابيع. وقد رفض أعضاء مجلس الشيوخ مشروع القرار بنسبة 55 صوتا ضده مقابل 44 صوتا معه. وقد حاول مقترحو مشروع القانون للمرة الأولى استخدام بند في قانون سلطات الحرب لعام 1973 يجيز لأي عضو في مجلس الشيوخ طرح مشروع قرار بشأن سحب القوات الأمريكية من أي صراع لم تحصل على تفويض من الكونغرس بالمشاركة فيه. وناقش ترامب وبن سلمان في محادثاتهما اتفاقا جرى التوصل إليه العام الماضي بشأن استثمارات سعودية مع الولايات المتحدة بقيمة 200 مليار دولار بما يشمل مشتريات عتاد عسكري ضخمة من الولايات المتحدة، بحسب وكالة رويترز للأنباء وقال ترامب إن المبيعات العسكرية أسهمت في توفير 40 ألف وظيفة للأمريكيين، مقدما للصحفيين خلال جلسة تصوير مع ولي العهد السعودي رسما توضيحيا يظهر عمليات شراء السعودية لمعدات عسكرية أمريكية تتراوح بين السفن وأنظمة الدفاع الصاروخي والطائرات والعربات المدرعة. وأضاف ترامب إن "العلاقة الآن قد تكون في أفضل أحوالها ولن تشهد، على الأرجح، سوى مزيد من التحسن. هناك استثمارات هائلة في بلادنا وهذا يعني فرص عمل لعمالنا". وكان أعضاء من المجلس من الداعمين للقرار وصفوا قبل التصويت النزاع المستمر في اليمن منذ ثلاث سنوات بأنه "كارثة إنسانية" محملين السعودية المسؤولية عنها وعما آلت إليه الأوضاع في اليمن. ترامب يقدم للصحفيين رسما توضيحيا يظهر عمليات شراء السعودية لمعدات عسكرية أمريكية وأشار السيناتور المستقل بيرني ساندرز خلال الجلسة إلى موت آلاف المدنيين ونزوح الملايين والمجاعة وتفشي مرض الكوليرا الذي ربما كان الأكبر في التاريخ جراء الصراع في اليمن. وشدد على القول "هذا ما يجري اليوم في اليمن جراء الحرب التي تقودها السعودية هناك". وقال السيناتور الجمهوري مايك لي، وهو من الداعمين لمشروع القرار، إن العمل على مشروع القرار كان يجري منذ زمن ولم يتم توقيته ليتزامن "بأي حال من الأحوال، أو باي شكل" مع زيارة ولي العهد السعودي. وأضاف أن "السعودية شريك لا غنى عنه في المنطقة ومن دونه لن تحقق الولايات المتحدة النجاح المرجو". ويدعم الجيش الأمريكي في الوقت الراهن تحالفا تقوده السعودية ضد الحوثيين المتحالفين مع إيران وأنصارهم في اليمن. وينفي الحوثيون تلقيهم الدعم والمساعدة العسكرية من طهران، مشددين على أنهم يخوضون ثورة سياسية ضد سياسيين فاسدين تدعمهم قوى خليجية تابعة للغرب. ويتفق ولي العهد السعودي مع الرئيس الأمريكي في السعي إلى تقييد نفوذ إيران، المنافس الأقليمي للسعودية في المنطقة، ورفض اتفاقها مع القوى الكبرى بشأن برنامجها النووي، الذي وصفته السعودية الأسبوع الماضي بأنه "اتفاق معيب"، وأعرب ترامب غير مرة عن رغبته بخروج الولايات المتحدة من هذا الاتفاق ما لم تجرى تعديلات عليه. و لطالما أعرب بعض المشرعين الأمريكيين عن قلقهم إزاء الصراع في اليمن، الذي شهد مستويات عالية من الضحايا المدنيين، وتسبب في أزمة إنسانية. وقد أعربت وكالات إنسانية عن قلقها جراء تزايد أعداد الضحايا المدنيين الناجمة عن القصف المستمر من قبل قوات التحالف. وقتل أكثر من تسعة آلاف شخص وأصيب عشرات الآلاف في الصراع المستمر منذ ثلاث سنوات، والذي خلف أكبر أزمة طوارئ في الأمن الغذائي في العالم، مع وجود أكثر من 20 مليون شخص بحاجة إلى مساعدات إنسانية، وتفشي وباء الكوليرا الذي قدرت اللجنة الدولية للصليب الأحمر أواخر العام الماضي عدد المصابين به في اليمن بمليون شخص. وقد اندلعت الحرب في اليمن بعدما زحف الحوثيون على العاصمة صنعاء في أواخر 2014، فسيطروا عليها، ودفعوا بحكومة الرئيس عبد ربه منصور هادي، المعترف بها دوليا، إلى الهروب جنوبا. تقول الأمم المتحدة إن اليمن يعاني أسوأ أزمة إنسانية في العالم ويقدم البنتاغون منذ عام 2015 "دعمًا غير قتالي" للمملكة العربية السعودية، بما في ذلك تبادل المعلومات الاستخبارية وإعادة التزود بالوقود جوا لطائراتها الحربية. وطلب وزير الدفاع الأمريكي، جيمس ماتيس، الأسبوع الماضي من الكونغرس ألا يتدخل في دور أمريكا في اليمن، محذراً من أن فرض أية قيود قد "يزيد من الإصابات في صفوف المدنيين ويهدد التعاون مع شركائنا في مكافحة الإرهاب، ويقلل من نفوذنا لدى السعودية، كل ذلك من شأنه أن يفاقم الوضع الإنساني هناك".