doc1_url
stringlengths
36
42
doc2_url
stringlengths
35
94
doc1
stringlengths
350
6.98k
doc2
stringlengths
167
19.5k
https://www.bbc.com/amharic/news-56206463
https://www.bbc.com/arabic/56204846
ባይደን እና ንጉስ ሰልማን ባይደን የአሜሪካ 'ዘመን ተሻጋሪ ወዳጅ' ከሆነችው ሳዑዲ ጋር በአዲስ መልክ ግንኙነት መጀመር ፈልገዋል። ባይደን አሜሪካ "በዓለም አቀፍ ሰብዓዊ መብቶችና የሕግ መከበር" ዙሪያ ያላትን አቋም "አስረግጠው ተናግረዋል" ብሏል ዋይት ኃውስ። ባይደን ወደ ሳዑዲ ስልክ የደወሉት የጃማል ካሾግጂን ግድያ የተመለከተ አንድ ምስጢራዊ መረጃ ካነበቡ በኋላ ነው። በቅርቡ ይለቀቃል የተባለው መረጃ በጃማል ኻሾግጂ ግድያ ዙሪያ የሳዑዲው ልዑል አልጋ ወራሽ እጅ አለበት ወይ የሚለውን የሚዳስስ ነው ተብሏል። ከባይደን በፊት አሜሪካን የመሩት ዶናልድ ትራምፕ ከሳዑዲ ጋር የቀረበ ግንኙነት ነበራቸው። መረጃው በ2018 ወጥቶ የነበረና በሲአይኤ የተገኘ ሲሆን ነገር ግን የወቅቱ ፕሬዝደንት ዶናልድ ትራምፕ አስተባብለውት ነበር። ባይደን ከሳዑዲ ጋር በሚኖራቸው ግንኙነት በአንዳንድ ጉዳዮች ዙሪያ ጠንከር ያለ አቋም ያንፀባርቃሉ ተብሏል። ጋዜጠኛው ጃማል ኻሾግጆ ኢስታንቡል በሚገኘው የሳዑዲ ቆንስላ ውስጥ ሰውነቱ ተቆራርጦ መገደሉ ቢዘገብም የሳዑዲ ልዑል አልጋ ወራሽ እጄ የለበትም ሲሉ በተደጋጋሚ አስተባብለዋል። የሳዑዲ ባለሥልጣናት ኻሾግጂን በሕይወት ይዘው እንዲመለሱ የተላኩ ሰዎች ናቸው በጭካኔ የገደሉት በማለት የሚቀርብባቸውን ክስ ያስተባብላሉ። የሳዑዲ መንግሥት በግድያው ተሳትፈዋል ያላቸውን አምስት ሰዎች በሞት እንዲቀጡ ከወሰነ በኋላ ወደ 20 ዓመት እሥር እንዲቀልላቸው አድርጓል። ባይደን ምን አሉ? ዋይት ኃውስ እንዳለው የኻሾግጂ ስም በስልክ ልውውጡ ላይ ባይነሳም "ፕሬዝደንቱ በቅርቡ ሳዑዲ የመብት ተሟጋቾችን ከእሥር በመልቀቋ አመስግነው፤ አሜሪካ በዓለም አቀፍ ሰብዓዊ መብትና የሕግ የበላይነት ላይ ያለትን አቋም አንፀባርቀዋል።" የሳዑዲ ሴቶች መብት አቀንቃኝ የሆነችው ሉጄይን ሃትሉል ከሶስት ዓመት እሥር በኋላ የተለቀቀችው በቅርቡ ነው። ነገር ግን ወደ ውጭ ሃገር መጓዝም ሆነ ለመገናኝ ብዙሃን ድምጿን መስጠት አትችልም። ሃገራቱ የሁለትዮሽ ግንኙነታቸውን እንዴት ማጠንከር እንደሚቻል እንዲሁም በኢራን የሚደገፉ የሳዑዲ ጠላቶችን እንዴት መመከት እንደሚቻል መክረዋል። ምንም እንኳ ዋይት ኃውስ የስልክ ልውውጡን ሙሉ ፅሑፍ ይፋ ባያደርግም የሁለቱ መሪዎች የስልክ ንግግር ከዚህ በፊቱ ለየት ያል ሊሆን እንደሚችል ተንታኞች ይገምታሉ። ባይደን የኻሾግጂን ግድያ የተመለከተ ምስጢራዊ መረጃ ከደረሳቸው በኋላ ለሳዑዲው ንጉሥ ስልክ መምታቸው ግጥጥሞሽ አይደለም የሚሉ በርካቶች ናቸው። የሲአይኤው መረጃ ኤምቢኤስ በተሰኘ ቅፅል ስማቸው የሚታወቁት የሳዑዲው ልዑል አልጋ ወራሽ ሞሐመድ ቢን ሰልማን፤ በኻሾግጂ ግድያ እጃቸው እንዳለበት ያመለክታል ሲሉ በርካቶች ዘግበዋል። የኻሾግጂን ስም በግላጭ ማንሳት የሁለቱን ሃገራት ግንኙነት የበለጠ ሊያሻክረው ይችላል ተብሏል። ባይደን የሳዑዲው አልጋ ወራሽና ሌሎች ከፍተኛ ባለሥልጣናት ላይ ማዕቀብ እንዲጥሉ ጫና ይደርስባቸዋል ተብሎ ይጠበቃል። ልዑል አልጋ ወራሽ አንድ ቀን ምናልባትም በቅርቡ የሳዑዲ ንጉሥ ሆነው ሊሾሙ ይችላሉ። ጃማል ኻሾግጂ እንዴት ነበር የተገደለው? የ59 ዓመቱ ጋዜጠኛ ለመጨረሻ ጊዜ የታየው ቱርክ፤ ኢስታንቡል ወደሚገኘው የሳዑዲ ቆንስላ ቅጥር ግቢ ሲገባ ነበር። ኻሾግጂ ወደ ቆንስላ በፈረንጆቹ ጥቅምት 2/2018 ያመራው ቱርካዊቷን ዕጮኛውን ለማግባት የሚያስችሉ ወረቀቶች ለመቀበል ነበር። እንደ ሳዑዲ አቃቤ ሕግ 'ከሆነ ካሾግጂ በግዳጅ ከግቢው እንዳይወጣ ተደርጓል፤ መጠኑ ከፍ ያለ መድኃኒትም ተሰጥቶታል። ለሞቱ ምክንያት የሆነውም ይህ ነው። ከዚያም ሬሳው ተቆራርጦ ከቆንስላው ውጭ ላለ 'ተባባሪ' ተሰጥቶ ነበር። ቅሪቱ እስከዛሬ አልተገኘም።' ኻሾግጂ በአንድ ወቅት የሳዑዲ መንግሥት አማካሪና የንጉሣዊው ቤተሰብ ቅርብ ሰው ነበር። ነገር ግን ከሳዑዲ አገዛዝ ጋር ባለመጣጣሙ ምክንያት በፈረንጆቹ 2017 ሃገሩን ጥሎ ወደ አሜሪካ ተሰደደ። ከዚያን ጊዜ ጀምሮ በዋሺንግተን ፖስት ጋዜጣ ላይ የሚወጣ የሳዑዲው ልዑል ሞሐመድን ፖሊሲዎች የሚተች ወርሃዊ ዓምድ ያሳትም ነበር። ኻሾግጂ ለመጀመሪያ ጊዜ ጋዜጣው ላይ ባሳተመው ፅሑፍ የሳዑዲ መንግሥት ሊያስረኝ ይችላል የሚል ፍራቻ እንዳለው ፅፎ ነበር። በመጨረሻው ፅሑፉ ደግሞ የሳዑዲን መንግሥት በየመን ግጭት ጣልቃ በመግባቱን ተችቶት ነበር።
وقال البيت الأبيض إن بايدن "أكد على الأهمية التي توليها" الولايات المتحدة "لحقوق الإنسان الدولية وحكم القانون". وأجرى بايدن المكالمة بعد قراءة تقرير أمريكي على وشك الصدور، حول مقتل الصحفي السعودي جمال خاشقجي. ومن المتوقع أن يشير التقرير، المقرر صدوره قريباً، إلى تورط ولي العهد السعودي الأمير محمد بن سلمان. وسعى سلف بايدن، دونالد ترامب، إلى تعزيز العلاقات مع السعودية. مواضيع قد تهمك نهاية ورفضت إدارة ترامب مطلباً قانونياً بنشر نسخة غير سرية من التقرير، وركزت بدلاً من ذلك على تحسين التعاون مع السعوديين. ومن المتوقع أن يتخذ بايدن موقفاً أكثر صرامة في ما يتعلق ببعض الموضوعات المتعلقة بالسعودية. وقُطعت أوصال جثة خاشقجي خلال جريمة قتله في 2018 داخل القنصلية السعودية في إسطنبول بتركيا. إلا أنّ ولي العهد ينفي تورطه. وألقت السلطات السعودية باللوم في مقتل خاشقجي على "عملية مارقة" نفذها فريق من العملاء كان أرسل لإعادته إلى المملكة. وفي سبتمبر/ أيلول الماضي، حكمت محكمة سعودية على خمسة أفراد بالسجن 20 عاماً، بعد أن حُكم عليهم في البداية بالإعدام. ماذا قال بايدن خلال المكالمة؟ لم يرد ذكر لخاشقجي بالاسم في بيان البيت الأبيض لكنه قال: "أشار الرئيس بشكل إيجابي إلى الإفراج الأخير عن العديد من النشطاء السعوديين الأمريكيين والسيدة لجين الهذلول، وأكد على الأهمية التي توليها الولايات المتحدة لحقوق الإنسان الدولية وحكم القانون". فضل دونالد ترامب التعامل مباشرة مع ولي العهد السعودي الأمير محمد بن سلمان وأفرجت السلطات عن الناشطة السعودية في مجال حقوق المرأة، لجين الهذلول، هذا الشهر بعد حوالى ثلاث سنوات من الاحتجاز، لكنها لا تزال ممنوعة من السفر ومن التحدث إلى وسائل الإعلام. وناقش الزعيمان "الشراكة طويلة الأمد بين الولايات المتحدة والسعودية" والتهديد الذي تشكله الجماعات الموالية لإيران على السعودية. وجاء في البيان أن "الرئيس أبلغ الملك سلمان أنه سيعمل على جعل العلاقات الثنائية قوية وشفافة قدر الإمكان". وأضاف "أكد الزعيمان على الطبيعة التاريخية للعلاقة واتفقا على العمل معاً في القضايا ذات الاهتمام المشترك". كيف قتل خاشقجي؟ توجه الصحفي، البالغ من العمر 59 عاماً والمعروف بانتقاده للسلطات السعودية، إلى القنصلية السعودية في اسطنبول في أكتوبر/ تشرين الأول من عام 2018 من أجل الحصول على وثائق تسمح له بالزواج من خطيبته التركية. وزُعم أنه تلقى تأكيدات من شقيق ولي العهد، الأمير خالد بن سلمان، الذي كان سفيراً للولايات المتحدة في ذلك الوقت، بأن زيارة القنصلية ستكون آمنة. ونفى الأمير خالد أي اتصال بخاشقجي. وبحسب الادعاء السعودي، فقد تم تقييد خاشقجي بالقوة بعد مقاومته وحُقن بكمية كبيرة من مخدر، وهو ما أدى إلى وفاته. وقال ممثلو الادعاء إنه تم بعد ذلك تقطيع جثته وتسليمها إلى "متعاون" محلي خارج القنصلية. ولم يتم العثور على أشلائه. وتمّ الكشف عن تفاصيل قاتمة في نسخ تسجيلات صوتية مزعومة لعملية القتل، حصلت عليها المخابرات التركية. وعمل خاشقجي في السابق مستشاراً للحكومة السعودية وكان مقرّباً من العائلة المالكة، لكنّ علاقته مع العائلة المالكة تدهورت وذهب إلى المنفى الاختياري في الولايات المتحدة في عام 2017. ومن هناك كتب عموداً شهرياً في صحيفة واشنطن بوست، كان ينتقد فيه سياسات الأمير محمد بن سلمان. وفي أول مقال رأي له في الصحيفة، قال خاشقجي إنه يخشى أن يتم القبض عليه في حملة، على ما يبدو أنها ضد المعارضة يشرف عليها الأمير. وانتقد في مقاله الأخير تورّط السعودية في الصراع في اليمن.
https://www.bbc.com/amharic/41497363
https://www.bbc.com/arabic/media-41482944
በፈረንጆቹ 2015 ብቻ በአሜሪካ 372 ጅምላ የጦር መሣሪያ ጥቃቶች የደረሱ ሲሆን፤ 475 ሰዎች ሕይወታቸውን ሲያጡ 1800 የሚደርሱት ቆስለዋል። ጅምላ የጦር መሣሪያ ጥቃት ማለት ጥቃት ፈጻሚውን ጨምሮ ቢያንስ የአራት እና ከዚያ በላይ ሰዎችን ሕይወትን የሚያጠፋ ጥቃት ነው ሲሉ ባለሙያዎች ይተነትኑታል። በአንድ ወቅት የቀድሞው የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ባራክ ኦባማ የጦር መሣሪያን አስመልክቶ እንባ እየተናነቃቸው ሲናገሩ የሚያሳይ ምስል ወጥቶ መነጋገሪያ እንደነበረ የሚታወስ ነው። ፕሬዝደንቱ የጦር መሣሪያን በተመለከተ ለማሻሻል ያሰቡት ሕግ ሳይሳካላቸው እንደቀረ ይታወቃል። እርግጥ የሆነው ቁጥር ይፋ ባይሆንም አሜሪካ ውስጥ 300 ሚሊዮን የጦር መሣሪያዎች ቢያንስ 75 ከመቶ በሚሆኑ አሜሪካውያን እጅ ስር እንዳሉ ይነገራል።
ووفقا للشرطة فإن بادوك البالغ من العمر 64 عاما محاسبا متقاعدا، وكان يهوى الصيد ولعب القمار. ولم يكن لبادوك سجل إجرامي أو جنائي سوى بعض مخالفات السير. وتبحث الشرطة في سجلات المالية عن أدلة قد تساعد في تحديد دوافعه لتنفيذ الهجوم التي ما تزال مجهولة.
https://www.bbc.com/amharic/news-54196676
https://www.bbc.com/arabic/business-43909806
የፍርድ ቤት ክርክሩ የተጀመረው አንድ የስፔን የሳይክል ኩባንያ ከእኔ የንግድ ምልክት ጋር ይመሳሰላል በማለቱ ነበር። ኩባንያው ማሲ ነው የሚባለው። ታዲያም ሜሲ ከሚለው ጋር ተመሳሳይነት ስላለው በሕዝቡ ዘንድ ውዥንብር ይፈጥራል ሲል ነበር መከራከሪያ ያቀረበው። የባርሴሎና እግር ኳስ ተጨዋች ሊዮኔል ሜሲ ለስፖርት አልባሳት መለያ ስሙን እንደ ንግድ መለያ አድርጎ ለማስመዝገብ ያመለከተው ከ9 ዓመታት በፊት ነበር። እነዚህን ሁሉ ዓመታትም በክርክር አሳልፏል። በመጨረሻም ጉዳዩን የተመለከተው የአውሮፓ ከፍተኛ ፍርድ ቤት እግር ኳስ ተጨዋቹ ሊዮኔል ሜሲ ስሙን እንደ ንግድ ምልክት መለያ ማስመዝገብ እንደሚችል ዛሬ ብይን ሰጥቷል። ፍርድ ቤቱ የስፔን የሳይክል ኩባንያ ማሲ እና የአውሮፓ ህብረት የአዕምሮ ንብረት ጽ/ቤት ያቀረቡትን ይግባኝ ውድቅ አድርጓል። የአውሮፓ የፍትሕ ፍርድ ቤት ሕዝቡ የሁለቱን የንግድ ምልክት መለያዎች ልዩነት መለየት ይችል እንደሆነ በሚመዘንት ጊዜ፤ የኮከብ ተጨዋቹ ዝና ከግምት መግባቱ አይቀርም ብሏል። በመሆኑም ፍርድ ቤቱ የአውሮፓ ሕብረት ጠቅላይ ፍርድ ቤት ከሁለት ዓመታት በፊት እግር ኳስ ተጨዋቹ ዝነኛ በመሆኑ ውዥምብር ሊፈጥር አይችልም ሲል ያስተላለፈውን ውሳኔ ተቀብሎ ብይን ሰጥቷል።
وكان ميسي قد تقدم بطلب لتحويل اسمه إلى علامة تجارية في مجال الملابس والأدوات الرياضية لكن شركة إسبانية لصناعة الدراجات تدعى (ماسي Massi) تقدمت بطعن قضائي وحركت القضية رسميا بدعوى أن العلامة التجارية الجديدة تتداخل مع اسمها التجاري. لكن المحكمة الأوروبية قالت إن اسم النجم الأرجنتيني معروف دوليا بشكل كاف ليتمكن الجميع من التفرقة بينه وبين أي علامة تجارية أخرى. وجاء القرار بعد أيام من نشر مجلة فرانس فوتبول تقريرا قالت فيه إن ميسي تخطى البرتغالي كريستيانو رونالدو ليصبح أكثر الرياضيين في العالم دخلا بواقع 126 مليون يورو شهريا. ويحقق رونالدو أيقونة ريال مدريد الأسباني ومنتخب البرتغال دخلا شهريا يبلغ 94 مليون يورو. وفي نص القرار قالت المحكمة: "يتمتع السيد ميسي بشهرة واسعة لأنه يظهر كثيرا على شاشات التلفزة وتتمحور حوله نقاشات عديدة في وسائل الإعلام". ويعتبر ميسي الذي يبلغ من العمر 30 عاما واحدا من أعظم لاعبي كرة القدم في التاريخ، ويتنافس مع رونالدو منذ أكثر من عشر سنوات على لقب أفضل لاعب في العالم.
https://www.bbc.com/amharic/news-52850382
https://www.bbc.com/arabic/inthepress-53042427
ሚኒሶታ ውስጥ የተገደለው የጆርጅ ፍሎይድ ሞት በበርካታ አሜሪካ ግዛቶች ውስጥ ቁጣን አቀጣጥሏል። በዓመታት ውስጥ ጥቁር አሜሪካውያን እየደረሰባቸው ያለውን ጭቆና፣ ግፍና በደል ሊቃወሙ ብዙዎች ወጥተዋል። ፖሊሶች በአስለቃሽ ጋዝ ሰልፈኞቹን ለመበተን የሞከሩ ሲሆን በምላሹም የፖሊስ መኪኖች ተቃጥለዋል። በበርካታ ግዛቶች ቁጣና ተቃውሞው የገነፈለ ሲሆን፤ ቢያንስ በ30 ግዛቶች የተቃውሞ ሰልፎች እየተካሄዱ ነው። በቺካጎ ተቃዋሚዎች ድንጋይ በመወርወር ቁጣቸውን የገለፁ ሲሆን ፖሊሶችም አስለቃሽ ጭስና ጋዝ ረጭተዋል፤ በርካታ ተቃዋሚዎችንም በቁጥጥር ስር አውለዋል። የአገሪቱ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ በጆርጅ ፍሎይድ የግፍ አገዳደል ቁጣቸው የገነገፈለው ተቃዋሚዎችን "ዘራፊዎችና ሥርዓት አልበኞች" ብለው መወረፋቸው ቁጣን ቀስቅሷል። በዚህ ሳምንት መጀመሪያ ዴሪክ ቾቪን የተባለ ነጭ ፖሊስ የአርባ ስድስት ዓመቱ ጆርጅ ፍሎይድን በቁጥጥር ስር ካዋለው በኋላ፤ ለዘጠኝ ደቂቃዎች ያህል አንገቱ ላይ በመንበርከኩ መተንፈስ ሳይችል ህይወቱ አልፏል። መላው ዓለምን ያስደነገጠው ቪዲዮ ላይ እንደሚታየው ጆርጅ ፍሎይድ "እባክህ መተንፈስ አልቻልኩም" እያለ ሲማፀን ነበር። በበርካታ ግዛቶች የተነሳውን ቁጣም ተከትሎ ዴሪክ ቾቪን እንዲሁም አብረውት የነበሩት ሦስት ፖሊሶች ከሥራ ተባረዋል። ከዚህም በተጨማሪ ዴሪክ ቾቪን በጆርጅ ፍሎይድ ግድያም በቁጥጥር ስር ውሏል።. ተቃውሞዎችም ወደ ዋሺንግተን ያመራ ሲሆን በዋይት ሐውስም በርካቶች ተሰብስበው የትራምፕን አስተዳደር ተቃውመዋል። በአትላንታ አንዳንድ ህንፃዎች መሰባበራቸውን ተከትሎ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ተላልፏል። ጆርጅ ፍሎይድ በሞተባት ሚኒያፖሊስ ከፖሊስ በተጨማሪ የአገሪቱ ብሔራዊ ዘብ አካባቢውን አጥሮት የሚገኝ ሲሆን የሰዓት እላፊ አዋጅም ተጥሏል። ዘ ስታር ትሪቡን እንደዘገበው ብሔራዊ ዘብ የአገሪቱ ተጠባባቂ ኃይል ሲሆን በአገሪቱ ፕሬዚዳንት ወይም በአካካቢው ገዢ ጣልቃ እንዲገቡ ጥሪ ሲደረግላቸው ይመጣሉ ተብሏል። በአትላንታ፣ ሚኒያፖሊስ፣ ሎስ አንጀለስ፣ ፖርትላንድና ሉስቪልና ሌሎች ከተሞች የሰዓት እላፊ አዋጅ ቢጣልም አሁንም ተቃውሞች ቀጥለዋል። ፕሬዚዳንት ትራምፕ የሚኒያፖሊስ ከንቲባን ተቃውሞችን በቁጥጥር ስር አለማዋላቸውን ተችተው ብሔራዊ ዘቡ ጣልቃ በመግባት በቁጥጥር ስር ያውለዋል ብለዋል። የፕሬዚዳንቱ ተቀናቃኝ ጆ ባይደን በበኩላቸው ጆርጅ ፍሎይድን የገደሉት ፖሊሶች ወደ ፍትህ ማቅረብ እንደሚገባቸውና ባለው መከፋፈል እሳት እያቀጣጠሉ ነው በማለት ወርፈዋቸዋል።
وأثار مقتل فلويد موجة من الاحتجاجات داخل الولايات المتحدة وخارجها. وتساءل كُتّاب عما إذا كان الربيع الأمريكي قد بدأ، بينما رأى آخرون أن الولايات المتحدة لن تعود كما كانت قبل مقتل فلويد. "البو عزيزي الأمريكي" يتساءل مصطفى النشار في "الوفد" المصرية: "هل يكون مايحدث الآن من احتجاجات ومظاهرات صاخبة امتدت لأكثر من أربعين مدينة وولاية أمريكية...بداية عصر 'الربيع الأمريكى؟! هل يكون بداية لعصر من 'الفوضى الخلاقة‛ فى الولايات المتحدة الأمريكية التى كان ساستها وراسمو خطط استبدادها وهيمنتها على العالم هم من اصطكوا هذه المصطلحات بهدف تفتيت الدول العربية بعد هدم أنظمتها السياسية والقضاء على عوامل الاستقرار فيها ممثلة فى مؤسساتها الكبرى من جيش وشرطة وقضاء وخلافه؟!" مواضيع قد تهمك نهاية ويقول: "ربما يكون ذلك كذلك بالفعل لأنه عادة ما ينقلب السحر على الساحر؛ فكما هللت الولايات المتحدة واحتفت بنجاح سياستها الداعمة لكل القلاقل والاضطربات والتمردات فى دول العالم الأخرى بحجة دعمها للحريات وحقوق الانسان تعانى هى الآن من نفس المشكلة التى كشفت عن أنها من أكثر الدول خرقا لحقوق الانسان وتعديا على أبسط حقوقه، وهو حق الحياة". يعتبر البعض أن جورج فلويد هو بوعزيزي أمريكا والذي سيشعل الربيع الأمريكي ويرى عذاب العزيز الهاشمي في "الدستور" المصرية أن العالم يشهد "بداية نهاية الحقبة الأمريكية في العالم بعد أنْ تكشَّفت سياساتها العنصرية والتدميرية في العالم". ويقول: "إلقاء اللوم على الرئيس ترامب في تأجيج جرائم العنصرية في الولايات المتحدة ليس فقط تسطيحًا للأمور، لكنه أيضًا تجاهلًا لحقائق الحاضر والماضي القريب والبعيد للقوة الأكبر عالميًّا، فنشأة البلاد نفسها شهدت واحدة من الجرائم العنصرية الأبشع في تاريخ البشرية، حيث تمت إبادة الهنود الحمر؛ وهم السكان الأصليون في الولايات الأمريكية على أيدي المهاجرين القادمين من أوروبا؛ بحثًا عن حياة أفضل في العالم الذي كان جديدًا وقتها". ويذهب فيصل الدابي في موقع "سودانيل" السوداني إلى رأي مشابه، ويقول: "بعد تاريخ كورونا وتعرض الولايات المتحدة الأمريكية لأكبر خسارة عالمية وانفجار ثورة الربيع الأمريكي بسبب مقتل البوعزيزي الأمريكي جورج فلويد بطريقة وحشية على يد الشرطة الأمريكية والتي فاقمتها ظروف العطالة، انقلب مركز السيادة العالمية رأساً على عقب، الآن يتعملق التنين الصيني ويتعملق الدبّ الروسي". وتحت عنوان "هل أتاك حديث جورج فلويد المغربي؟"، يقول الطيب العلوي في موقع "الأسبوع" المغربي: "ما عرفته أمريكا مع فلويد، يرسم ملامح كاملة، لوجه كامل، يمثل الثورة لا غير، لأن ما وقع، يُذكّرنا بما حصل كلما قامت ثورة، هذه التقلبات السياسية التي منذ أن بدأت، ترتدي بكل سهولة بدلة 'الديمقراطيات المفروضة‛، وكأنها ريح تهب من الشرق نحو الغرب، وكأن فيها كل مرة رجل واحد يشعل فتيل بلاد بالكامل". "القشة التي ستقصم ظهر الرئيس" جورج فلويد قد يكون سببا في خسارة ترامب الانتخابات المقبلة من جانبها، ترى ابتسام آل سعد في "الشرق" القطرية أن ما يحدث في الولايات المتحدة أشبه بـ "حرب أهلية متصاعدة". وتشير إلى أن هذه الأحداث قد تؤدي إلى عدم انتخاب الرئيس الأمريكي دونالد ترامب لفترة رئاسية ثانية. وتقول: "معظم المؤشرات حتى الآن تؤكد أن الرجل في طريقه لمغادرة البيت الأبيض لا سيما بعد ثورة جورج فلويد والتي كانت آخر الأغطية التي كشفت عن مدى العنصرية العرقية التي يعانيها بعض فئات الشعب الأمريكي والذي يمكن وصفها بالأقليات من حيث اللون والعرق في بلد من المفترض أنه بلد الحريات وحقوق الإنسان والذي طالما عاب على الدول العربية كبتها للحريات الفردية ومعاملة الشخص بحسب لونه وأصله وجذور عائلته ومنع المظاهرات السلمية التي تعبر عن رأي الشعب فإذا الأمر أشد مرارة في الولايات المتحدة". وتضيف الكاتبة: "ولعل هذه المظاهرات التي اشترك فيها الجميع أبيض وأسود وأصفر ومن كل الأعراق والأعمار وحدثت فيها أعمال تخريبية ومدمرة لم تستطع الشرطة وقوات الحرس الوطني الذي أمر ترامب بإنزاله لوقف كل مظاهر الشغب الفوضوي الذي ساد البلاد بكافة ولاياته ومحافظاته ومدنه قد تكون هي القشة التي ستقصم ظهر الرئيس". على الجانب الآخر، يقول إبراهيم ابراش في "رأي اليوم" اللندنية: "لا نريد المبالغة في توصيف ما يجرى في الولايات المتحدة لدرجة اعتباره ربيعاً أمريكياً كما ذكر البعض لأن درجة الوعي العالية عند كل الأطراف الأمريكية وحرصها على وحدة الأمة والدولة وغياب التدخلات الخارجية المباشرة سيدفع جميع الأطراف لضبط الأمور ووقف التصعيد، وإن كان ما يجري سيغير كثيراً في الوضع السياسي والاجتماعي داخل أمريكا لصالح السود والملونين وكل الأقليات المضطَهدة كما أنه سيحد من قوة اليمين المتطرف".
https://www.bbc.com/amharic/49835640
https://www.bbc.com/arabic/world-49893642
ፕሬዝዳንት ትራምፕ እና የዩክሬኑ አቻቸው ዜሌንስኪ በወርሃ ሐምሌ ያደረጉት የስልክ ልውውጥ በተቺዎቻቸው እንዲብጠለጠሉ አድርጓቸዋል። የምርጫ 2020 ዋነኛ ተቀናቃኛቸው ጆ ባይደንን ጥላሸት ለመቀባት የውጪ ኃይል እርዳታ ጠይቀዋል ሲሉም ይከስሷቸዋል። ከስልክ ምልልሶቹ ውስጥ ጎልተው የወጡት ነጥቦች የሚከተሉት ናቸው። 1. ጆ ባይደን ሦስቴ ተጠቅሰዋል ትራምፕ በስልክ ልውውጡ ወቅት "ስለ ባይደን ልጅ በርካታ የምንነጋገረው ነገር አለ። ባይደን ልጁ እንዳይጠየቅ አቃቤ ሕጉ ማድረጉን በርካቶች ማወቅ ይፈልጋሉ። ስለዚህ ከጠቅላይ አቃቤ ሕግ ጋር ማንኛውንም ነገር ብታደርግና ጉዳዩ ቢታይ መልካም ነው። ባይደን ልጁን ከተጣያቂነት ስለማስመለጡ በአደባባይ ጉራውን ይቸረችራል፤ ስለዚህ ጉዳዩን ብታየው. . . ለኔ መቼም እንዲህ አይነት ነገር ዘግናኝ ነው" ብለዋል። • ትራምፕ 'ሐውልት' ቆመላቸው • ዶናልድ ትራምፕ ተከሰሱ ይህ ትራምፕ ዩክሬን የባይደንን ጉዳይ እንድትመለከተው እየተጫኗት መሆኑን ያሳያል ይላሉ ተንታኞች። ፕሬዝዳንት ትራምፕ ለዩክሬኑ ፕሬዝዳንት የአሜሪካ ጠቅላይ አቃቤ ሕግን ጄነራል ቢል ባርን እንዲያናግሯቸው ነግረዋቸዋል። ነገር ግን የአሜሪካ ፍትህ ቢሮ ጠቅላይ አቃቤ ሕጉ በዚህ ጉዳይ እጃቸውን እንዳላስገቡ ጠቅሷል። 2. የትራምፕ እከክልኝ ልከክልህ ጥያቄ የዩክሬኑ ፕሬዝዳንት ዜሌንስኪ "በመከላከያ ረገድ እያደረጉት ስላለው ድጋፍ ላመሰግን እወዳለሁ። በቀጣዮቹ እርምጃዎች ላይ ለመተባበር ዝግጁ ነን። ለመከላከያ ኃይላችን ተጨማሪ ፀረ ታንክ ለመግዛት ዝግጁ ነን" ብለዋል። ትራምፕ በምላሹም "አንድ ውለታ እንድትውልልኝ ልጠይቅህ እፈልጋለሁ። ምክንያቱም አገራችን በበርካታ ውጣ ውረዶች ውስጥ ማለፏን ዩክሬንን መቼም አይጠፋትም" ብለዋል። በዚህ የስልክ ምልልስ ፕሬዝዳንት ትራምፕ በግልፅ የሌላ አገር ፕሬዝዳንትን ውለታ ጠይቀዋል ይላሉ ተንታኞች። ነገር ግን በምላሹ ምን እንደሚሰጡ ግልፅ አይደለም በማለትም ከዚህ የስልክ ምልልስ ቀደም ብሎ የተከናወነ ድርጊትን ያጣቅሳሉ። • "ትራምፕ ከሩስያ ጋር አልዶለቱም" • "ለወጣቶች አስፈሪ ጊዜ ነው" ትራምፕ ከዚህ የስልክ ምልልስ አንድ ሳምንት ቀደም ብሎ ትራምፕ ኮንግረስ ለዩክሬን ያፀደቀውን የ250 ሚሊየን ዶላር የወታደራዊ እርዳታ እስከ መስከረም አጋማሽ በሚል አዘግይተውት ነበር። ለዚህም ግልፅ ማብራሪያ በወቅቱ አለመቅረቡ ተገልጿል። ይህ በእንዲህ እያለ ነው የዩክሬኑ ፕሬዝዳንት ዜሌንስኪ ከአሜሪካ ፀረ ታንክ ለመግዛት ፍላጎት እንዳላቸው የገለፁት። ፕሬዝዳንቱ ይህንን ንግግራቸውን እንደጨረሱ ትራምፕ "ውለታ" ያሉትን ጠየቁ፤ ከዚህ በኋላ ነው የጆ ባይደን ስም የተነሳው። ዲሞክራቶች፤ ይህ የስልክ ቃለ ምልልስ ይፋ ከመሆኑ በፊት ትራምፕ የያዙትን የዩክሬን ወታደራዊ እርዳታ፤ ዩክሬን ዋነኛ የምርጫ ተቀናቃኛቸው ላይ ምርመራ ከጀመረች ለመልቀቅ ጠይቀዋል ሲሉ ወንጅለዋቸው ነበር። ነገር ግን ፕሬዝዳንቱ ግልፅ ያለ ጥያቄ ሲያቀርቡ የሚያሳይ የስልክ ምልልስ አልተገኘም። ዲሞክራቶች ግን ቢሆንም እዚህና እዚያ ያሉ ነጥቦችን አገናኝቶ የነገሩን ዳር ዳርታ ማወቅ ቀላል ነው ሲሉ ይናገራሉ። 3. አውሮፓውያንን ድምፃቸው ሊሰማ ይገባል ትራምፕ በዚህ የስልክ ምልልሳቸው ወቅት "ለዩክሬን በርካታ ነገር አድርገናል። የአውሮፓ አገራት ከሚያደርጉት በላይ በርካታ ጉልበትና ጊዜ አፍስሰናል። ድጋፍ ሊያደርጉላችሁ ይገባል። ጀርመን ምንም ነገር አላደረገችላችሁም። ያደረጉት ነገር ቢኖር ወሬ ብቻ ነው። እኔ እንደሚመስለኝ ልትጠይቋቸው ይገባል" ሲሉ ተናግረዋል። ሪፐብሊካን ከዚህ ንግግር ተነስተው ትራምፕ ወታደራዊ እርዳታውን የያዙት ለዚህ ነው እያሉ ነው። ይህ ደግሞ ለትራምፕ ጥሩ መከላከያ ሆኗል። • ኢንተርኔት በሚቋረጥበት አገር የኢንተርኔት ነፃነት ጉባኤ? • ኢትዮጵያን ጨምሮ 130 አገራትን የጎበኘው ዓይነ ስውር ከዚህ በፊት ፕሬዝዳንት ትራምፕ እርዳታው ለምን እንደዘገየ ሲናገሩ ከዚህ ቀደም በሶቪየት አገራት ያለውን ሙስና አንስተው ነበር። ከማክሰኞ እለት ወዲህ ግን ይህንን ነጥባቸውን ትተው አሜሪካ ለዩክሬን በርካታ ድጋፍ በማድረጓ የአውሮፓ አገራት ላይ ግፊት ለማሳደር ነው ሲሉ ተደምጠዋል። በጉዳዩ ላይ ዲሞክራቶችና ሪፐብሊካን ቢከራከሩበትም ፍርዱን ግን የሚሰጠው የአሜሪካ ሕዝብ ይሆናል። 4. ትራምፕ በአቅም ማነስ የተባረረን የዩክሬን አቃቤ ሕግ ደጋፈዋል "ጎበዝ የሆነ አቃቤ ሕግ እንዳለህ ሰምቻለሁ፤ መታገዱ አግባብ አይመስለኝም። በርካታ ሰዎች ይህ ጎበዝ አቃቤ ሕግ ከሥራው የታገደበት ምክንያት አግባብ አለመሆኑንና አንዳንድ መጥፎ ሰዎች ከእርሱ መታገድ ጀርባ እንዳሉ እያወሩ ነው። ሚስተር ጊዩላኒ በጣም የተከነበረ ሰው ነው። የኒውዮርክ ከተማ ከንቲባ ነው። እንዲደውልልህ አደርጋለሁ። ከጠቅላይ አቃቤ ሕጉ ጋር ሆኖ እንዲደውልልህ አደርጋለሁ" ይህ ትራምፕ የጠቀሱት የዩክሬን አቃቤ ሕግ ከሥራው የተሰናበተው ብቁ አይደለም ተብሎ ነው። ፕሬዝዳንት ትራምፕ ግን በአግባቡ እንዳልተስተናገደ ጠቅሰዋል። አቃቤ ሕጉ ቪክቶር ሾኪን የሚባል ሲሆን በዩክሬን የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ከስራው የተባረረው በ2016 ነበር። ጆ ባይደን እና ሌሎች የአሜሪካ ባለስልጣናት፤ የአውሮፓ አጋሮቻቸው እና የዩክሬን የለውጥ ኃይሎች የሚባሉት ግለሰቡን ሙሰኛ ነው ሲሉ ይገልፁታል። እዚህ ላይ ስማቸው የተጠቀሰው የቀድሞ የኒውዮርኩ ከንቲባ የትራምፕ የግል ጠበቃ ናቸው። ጠበቃው የፕሬዝዳንቱን የዩክሬን ጉዳይ እንዲይዙላቸው መጠቀሳቸው መነጋገሪያ ከሆኑ ጉዳዮች መካከል ነው።
هؤلاء هم بعض اللاعبين الرئيسيين في القصة التي أصبحت أكثر تعقيدا من أي وقت مضى، وقد تسفر عن عزل الرئيس الأمريكي من منصبه. دونالد ترامب هو رئيس الولايات المتحدة الأمريكية، وبدونه، لن يكون هناك قصة. إليك ما نعرفه عن دوره: لقد أقر السيد ترامب نفسه بأنه قام شخصيا بحجب مساعدات عسكرية لأوكرانيا، قيمتها نحو 400 مليون دولار. وفي نفس الوقت تقريبا، تحدث ترامب هاتفيا مع رئيس أوكرانيا الجديد. وفي تلك المكالمة، حث ترامب الرئيس الأوكراني على التحقيق في مزاعم فساد مع منافسه السياسي الرئيسي في الولايات المتحدة، جو بايدن. وتزعم شكوى من أحد المبلغين عن الفساد، والذي تحدث مع مصادر في البيت الأبيض حول المكالمة، أن ترامب استخدم "سلطة مكتبه، لطلب تدخل من بلد أجنبي في انتخابات الرئاسة الأمريكية، المقررة عام 2020". ويقول ترامب إن التحقيق جزء من عملية "مطاردة الساحرات" ضده، وهو تعبير يعني البحث عن أشياء غير حقيقية لإثارتها ضده، وينكر أن المساعدات العسكرية قد تم حجبها من أجل الضغط على أوكرانيا. كما طالب ترامب بمعرفة موظف الاستخبارات الذي قدم معلومات إلى المبلغ، قائلا إن المصدر "يرقى لكونه جاسوسا". فلوديمير زيلينسكي هو رئيس أوكرانيا، وكان نجما تلفزيونيا وكوميديا مثل ترامب، ولدية نحو 8,5 مليون متابع على موقع انستغرام. وقد انتخب رئيسا لأوكرانيا بأغلبية ساحقة، في أبريل/ نيسان الماضي. وهو الرجل الذي كان على الطرف الآخر من مكالمة ترامب، والتي جرت في 25 يوليو/ تموز الماضي. وكما يوضح مراسلنا في كييف، فإن محتوى المكالمة قد يكون محرجا للرئيس الأوكراني، إذا ما تم الكشف عنه. جو بايدن هو نائب الرئيس في عهد إدارة الرئيس السابق باراك أوباما لمدة ثماني سنوات، وهو الآن المرشح الأول للفوز بترشيح الحزب الديمقراطي لانتخابات الرئاسة عام 2020. وتشير معظم استطلاعات الرأي إلى أن بايدن سيفوز على ترامب، في حال ترشحه أمامه. وباختصار: يزعم السيد ترامب أن بايدن أساء استغلال سلطته، أثناء توليه منصبه. ويشير إلى أن بايدن ضغط على أوكرانيا، للتراجع عن تحقيق جنائي قد يدين ابنه هانتر. هانتر بايدن نجل السيد بايدن البالغ من العمر 49 عاما، والذي عمل محاميا وعضوا بمجلس إدارة شركة أوكرانية للغاز. ويتعلق دوره في القصة بمنصبه في مجلس إدارة شركة بوريزما، وهي شركة غاز أوكرانية ، والذي شغله منذ ما يقرب من خمس سنوات في عام 2014. بينما كان جو بايدن نائبا للرئيس الأمريكي، كان المدعي العام في أوكرانيا يحقق في قضية فساد متعلقة بالشركة، لكن تمت إقالته من منصبه. ويشير ترامب وحلفاؤه إلى أن بايدن كان له دور في هذ الإقالة. لكن لم يثبت أي دليل بعد على ذلك، أو على فساد يطال هانتر بايدن في أوكرانيا. نانسي بيلوسي هي رئيسة مجلس النواب الأمريكي، وهي المرأة التي يمكن أن تحمل مفتاح مستقبل دونالد ترامب في يدها. منذ أن استعاد الديمقراطيون الأغلبية في مجلس النواب، في نوفمبر/ تشرين الثاني الماضي، قاومت السيدة بيلوسي دعوات من داخل حزبها لبدء إجراءات المساءلة ضد ترامب. وتغير ذلك في 24 سبتمبر/ أيلول المنصرم، عندما أعلنت عن فتح تحقيق رسمي لمساءلة ترامب، قائلة إن الرئيس "يجب أن يحاسب". وقد لا تؤدي المساءلة بالضرورة إلى عزل ترامب من منصبه، كما يتوقع أن تتعثر الإجراءات في مجلس الشيوخ، حيث يشغل الحزب الجمهوري الذي ينتمي إليه الرئيس الأغلبية اللازمة لذلك، وهي الثلثين. رودي جولياني رئيس بلدية نيويورك السابق، والأهم من ذلك في هذه القصة أنه المحامي الشخصي للرئيس ترامب. ويعد جولياني أحد أبرز مؤيدي ترامب، وله دور محوري في الدفع بفكرة أن بايدن ضالع في ارتكاب مخالفات في أوكرانيا. ويتحدث جولياني إلى النيابة الأوكرانية حول هذه القضية، منذ أواخر عام 2018. فيكتور شوكين المدعي العام الذي أقالته الحكومة الأوكرانية السابقة من منصبه. ويظهر ملخص المكالمة الهاتفية التي أجراها ترامب مع الرئيس الأوكراني، والذي نشره البيت الأبيض، أن ترامب أشار إلى المدعي العام السابق في أوكرانيا، ووصفه بأنه "جيد جدا" و"عادل جدا". لكن جو بايدن كان صريحا تماما، بشأن الدور الذي لعبه في إقالة فيكتور شوكين، قائلا إنه كانت هناك مخاوف من أنه لم يفعل ما يكفي ضد الفساد. ولم يكن بايدن السياسي الوحيد الذي طالب بإقالة شوكين. وانتقدت دول غربية أخرى وصندوق النقد الدولي تقاعس المدعي العام الأوكراني عن مكافحة الفساد. المبلغ عن المخالفة لا يُعرف على وجه الدقة من هو هذا الشخص، وما إذا كان رجلا أو امرأة. وقد كتب المُبلِغ خطابات إلى رؤساء لجان مجلس الشيوخ، في 12 أغسطس/آب الماضي، معربا عن قلقه بشأن مكالمة هاتفية جرت في 25 من يوليو/تموز، بين الرئيس ترامب والرئيس الأوكراني. كل ما نعرفه عن المُبلِغ هو أنه ضابط استخبارات أمريكي حالي وربما سابق، لكنه كان كذلك وقت كتابته تلك الخطابات على الأقل. قال في رسالته إلى مسؤولي مجلس الشيوخ إنه لا يعمل في البيت الأبيض، لكن من الواضح أنه على اتصال جيد بأشخاص يعملون هناك. وقالت وسائل إعلام أمريكية مرارا إنه ضابط بوكالة الاستخبارات المركزية الأمريكية، عمل في البيت الأبيض في وقت ما. وقال المفتش العام لأجهزة الاستخبارات الأمريكية، مايكل أتكينسون، في رسالة إلى القائم بأعمال رئيس جهاز الاستخبارات القومية، إنه يعرف هوية المبلغ عن المخالفة، لكنه طلب عدم الكشف عنها.
https://www.bbc.com/amharic/49996604
https://www.bbc.com/arabic/world-50030060
ቱርክ የአሜሪካ ጦር መውጣቱን ተከትሎ በድንበር አካባቢ በሚገኙና በኩርዶች የሚመራ ጦር ላይ ጥቃት ከፍታለች። ፖምፒዮ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ከቱርክ የድንበር አካባቢ ጦራቸው እንዲወጣ ማድረጋቸውንም ደግፈዋል። ይህ እርምጃ ግን በአሜሪካ ባሉ ፓለቲከኞችም ሆነ በሌሎች ወገኖች ዘንድ ድጋፍ አላገኘም። • ግብጽ በአባይ ውሃ ላይ ያለኝን መብት ለመከላከል ኃይሉም ቁርጠኝነቱም አለኝ አለች • እየበረታ በመሄድ ላይ ያለው የዋጋ ንረት አዙሪት • "ትግላችን ከጨቋኝ ገዥዎች ጋር እንጂ ከሕዝቡ ጋር አልነበረም" ኦዴፓ ቱርክ የአሜሪካ ጦር መውጣቱን ተከትሎ በድንበር አካባቢ በሚገኙና በኩርዶች የሚመራ ጦር ላይ ጥቃት ከፍታለች። የቱርክ ፕሬዝዳንት ጣይብ ኤርዶጋን እንዳሉት ጥቃቱ "ድንበር አካባቢ የሚፈጠር የሽብር ተግባርን መከላከል" ነው። የቱርክ ጦር ድንበር አካባቢ በከፈተው ጦርነት ኢላማ ያደረገው የኩርድ ወታደሮችን አስወግዶ " ደህንነቱ የተጠበቀ ዞን" መፍጠር ሲሆን ስፍራው ላይ የሶሪያ ስደተኞችም ይኖሩበታል። የአውሮፓ ሕብረት ግን ይህ ቱርክ ያቀረበችውን ደህንነቱ የተጠበቀ አካባቢ መፍጠር የሚል ሀሳብ መሳካቱ ላይ ጥርጣሬ እንዳለው ተናግሯል። አክሎም ስደተኞች ሊኖሩበት የሚችሉትና የዓለም አቀፉን ማህበረሰብ መስፈርት ያሟላ ይሆናል የሚለውም ላይ ስጋት እንዳለው አስታውቋል። ዩ ኬ፣ ጀርመን፣ ፈረንሳይ፣ ቤልጂየምና ፖላንድ ከተባበሩት መንግሥታት የፀጥታው ምክር ቤት ጋር በቀጣይ ስለሚወሰዱ ርምጃዎች ለመነጋገር ጥያቄ አቅርበዋል። የአረብ ሊግም አስቸኳይ ስብሰባ የጠራ ሲሆን ስብሰባው ቅዳሜ ዕለት በካይሮ ይካሄዳል ተብሏል። በኩርዶች የሚመራው ጦር የቱርክ ጦርን ለመመከት ቃል የገባ ሲሆን ለሚፈፀምበትም ጥቃት ምላሽ መስጠት ጀምሯል። ኩርዶች አሜሪካ አይ ኤስን ለማሸነፍ ባደረገችው ጦርነት ውስጥ ዋነኛ አጋር የነበሩ ሲሆን በርካታ የአይ ኤስ ተዋጊዎችና ቤተሰቦቻቸውን በእስር ቤትና በመጠለያ ካምፖች በማቆየት እየጠበቁ ይገኛሉ። ጦርነቱ ከቀጠለ ይህንን ተግባራቸውን ስለመቀጠል አለመቀጠላቸው የታወቀ ነገር የለም። የአሜሪካ ጦር በሰሜን ሶሪያ የነበሩ ሁለት ከ30 በላይ ምዕራባውያን ገድለዋል በሚል ክስ የቀረበባቸውን የብሪቴይን ዜጎች እንደወሰደ ተናግሯል። ሁለቱ ሰዎች ኤል ሻፌ ኤልሻኪህ እና አሌክሳንዳ ኮቴይ የሚባሉ ሲሆን 'ዘ ቢትልስ' በሚል ቅፅል ስምም ይታወቁ ነበር። የቱርክ ጦር ከትናንት ጀምሮ በበርካታ መንደሮች ላይ የአየር ጥቃት ፈፅሟል። በዚህም የተነሳ በርካታ ሰዎች ከመኖሪያ ሠፈራቸውን ጥለው መሸሽ ጀምረዋል። የኩርድ ጦር ቢያንስ አምስት ንፁኃን ዜጎች በጥቃቱ መሞታቸውን ተናግሮ 25 ሰዎች ደግሞ ጉዳት ደርሶባቸዋል ብሏል። የቱርክ መከላከያ ሚኒስትርም ጦሩ ወደ ድንበር ከተሞቹ መግባቱን ተናግሯል። የቱርክ መከላከያ ኃይል በትዊተር ገፁ ላይ 181 "አሸባሪዎች" ላይ ያነጣጠረ ጥቃት መፈፀሙን ተናግሯል።
ترامب يقف بين إردوغان وولي العهد السعودي محمد بن سلمان في قمة العشرين يونيو/حزيران الماضي لكن الرسائل المتضاربة من الرئيس دونالد ترامب، خلال هذا الأسبوع، تحكي قصة مختلفة حيال التعاطي الأمريكي مع التوغل التركي في سوريا، والذي أطلقت عليه أنقرة اسم "نبع السلام". بدأت فصول الأزمة الأخيرة في سوريا التي مزقتها الحرب ليلة الأحد، ببيان من السكرتير الصحفي للبيت الأبيض والذي كشف عن أن تعامل أمريكا مع التوغل العسكري التركي كان بوصفه في حكم الأمر الواقع، وذلك بعد اتصال هاتفي بين ترامب والرئيس التركي إردوغان. وجاء في البيان "تركيا ستمضي قدما قريبا في عمليتها (العسكرية) المخططة منذ فترة طويلة في شمال سوريا." وأضاف: "لن تدعم القوات الأمريكية العملية أو تشارك فيها، ولن تكون القوات الأمريكية، بعد أن هزمت تنظيم داعش، موجودة في المنطقة القريبة (من العمليات التركية)." مواضيع قد تهمك نهاية وسريعا ما أثار البيان، الذي لم يتضمن أي ذكر للأكراد المدعومين من الولايات المتحدة أو تلميحات بالاعتراض على العملية التركية، غضبا عارما في مؤسسة السياسة الخارجية الأمريكية وأعضاء الكونغرس من اليمين واليسار. سحب ترامب القوات الأمريكية من مناطق بشمال سوريا أثار غضبا عارما في مؤسسة السياسة الخارجية الأمريكية وأعضاء الكونغرس وانتقد السيناتور الجمهوري ليندسي غراهام، القرار الأمريكي، وقال "هذا القرار بالتخلي عن حلفائنا الأكراد وتسليم سوريا إلى روسيا وإيران وتركيا سيكون بمثابة منح منشطات للمتشددين، وسوف يكون مدمرا بالفعل للصالحين". تصاعدت حدة الانتقادات عندما أصبح واضحا انسحاب القوات الأمريكية بالفعل من شمال سوريا، وأن الجيش التركي بدأ هجومه. واشنطن تلوح بفرض عقوبات على أنقرة لوقف العملية العسكرية التركية في شمال سوريا أربع خرائط تساعدك في فهم الهجوم التركي على شمالي سوريا لكن ما حدث بعد ذلك كان عبارة عن سلسلة من التصريحات والتعليقات، التي بدت متناقضة أحيانا، من قبل الرئيس (ترامب): حيث وجه دعوات لوقف إطلاق النار، وتحذيرات (لتركيا) من عواقب وخيمة، واقتراحات لحل لسلمي. وقال ترامب يوم الإثنين "سنقاتل حيثما تكون هناك مصلحة لنا، وسنقاتل فقط من أجل الفوز"، وذلك بعد أن قال إنه أوقف الصراع الكردي التركي لمدة ثلاث سنوات، ولكن حان الوقت لتخرج الولايات المتحدة من "الحروب التي لا نهاية لها". لكن في وقت لاحق من اليوم ذاته، أطلق ترامب تحذيرا إلى تركيا من أنه إذا فعلت أي شيء "خارج الحدود" فإنه "سيدمر ويمحو الاقتصاد التركي". ترامب يهدد بـ "سحق" اقتصاد تركيا لو تجاوزت حدودها وتغير موقف ترامب يوم الثلاثاء، وامتدح تركيا باعتبارها شريكا تجاريا للولايات المتحدة، بينما وفي الوقت ذاته يؤكد للأكراد السوريين (الذين كانوا بالفعل يتعرضون لهجوم عسكري تركي) أن الولايات المتحدة لم تتخل عنهم. وفي اليوم التالي، أعرب الرئيس الأمريكي عن أمله في أن تتم العملية التركية "بطريقة إنسانية قدر الإمكان"، وهدد بأنه في حال عدم حدوث هذا فإن تركيا ستدفع "ثمنا اقتصاديا كبيرا للغاية". ويوم الخميس، نأى ترامب بنفسه عن الأكراد، وأخبر المراسلين "أحبهم"، لكنهم كانوا يقاتلون فقط من أجل "أرضهم" ولم يساعدوا الولايات المتحدة، على سبيل المثال، في إنزال النورماندي وهزيمة ألمانيا في الحرب العالمية الثانية. وهنا تجدر الإشارة إلى أن الأكراد قاتلوا ضد القوات العراقية المتعاطفة مع النازيين (حكومة رشيد عالي الكيلاني) خلال الحرب العالمية الثانية. العملية العسكرية التركية على البلدات السورية تسببت في مقتل مدنيين وفرار الآلاف واختتم ترامب يوم الخميس، بقوله إن الولايات المتحدة "قامت بمهمتها على أكمل وجه" في سوريا ولديها الآن ثلاثة خيارات في التعامل مع الأزمة: إرسال الآلاف من القوات لتأمين المنطقة، أو فرض عقوبات اقتصادية على تركيا، أو "التوسط في صفقة" بين الأتراك والأكراد. وقال للصحفيين إنه يفضل الخيار الثالث. من ناحية أخرى، بدت واضحة معاناة المسؤولين إدارة ترامب في محاولتهم الجمع بين بين التعبير عن اعتراضاهم على العملية التركية التي طالما سعوا إلى تجنبها، وحرصهم في الوقت ذاته على الدفاع عن قرار الرئيس ترامب، والذي جاء دون تشاور مع الحلفاء الأجانب أو الكونغرس أو حتى بعض أعضاء إدارته، بحسب مجلة بوليتيكو الأمريكية. ففي يوم الإثنين، نشر وزير الدفاع مارك إسبير، تغريدة حذر فيها من أن التحرك التركي في شمال سوريا سيكون له "عواقب مزعزعة للاستقرار بالنسبة لتركيا والمنطقة وما هو أبعد من هذا"، لكنه حذفها في وقت لاحق. وأصدر البيت الأبيض بيانا يوم الأربعاء، على لسان الرئيس يقول فيه إن الغزو التركي كان "فكرة سيئة" وأن الولايات المتحدة "لم تؤيده". ويوم الجمعة، وصف وزير الدفاع إسبير ما يجري بأنه "وضع صعب" وقال إن عمل تركيا يضر بالعلاقات الأمريكية التركية. وقال مسؤول كبير بوزارة الخارجية الأمريكية لشبكة سي إن إن يوم الجمعة، إن الهجوم التركي "خطأ كبيرا للغاية وله آثار كبيرة على أمننا". "أنا لا أعرف شخصا واحدا لا يشعر بالاستياء مما حدث". وتحدث الجميع عن أن الولايات المتحدة نقلت ما بين 50 إلى 100 جندي من شمال سوريا هذا الأسبوع، بينما كانت القوات التركية تعد هجومها. وعلى الرغم من الانتقادات الحادة، تحدث ترامب عن سحب القوات في إطار سعيه للوفاء بوعده إبان حملته الانتخابية بإخراج الولايات المتحدة من "مستنقع الشرق الأوسط الذي لم يكن من المفترض أن تتورط فيه". تركيا سلحت مقاتلون سوريون موالون لها وأمدتهم بمعدات ثقيلة لمحاربة الأكراد شمال سوريا وقال ترامب ليلة الخميس في تجمع في مينيسوتا: "ليس لدينا أي جنود هناك لأننا غادرنا. لقد فزنا. لقد غادرنا. حققت الولايات المتحدة النصر"، وهو الحديث الذي كان مخالفا لحقيقة ما جرى. فبعد ساعات من خطابه أعلنت وزارة الدفاع الأمريكية عن إرسال 3000 جندي أمريكي، بما في ذلك سربان من الطائرات المقاتلة، إلى المملكة العربية السعودية "لضمان وتعزيز الدفاع" عنها. وأشار متحدث باسم البنتاغون إلى زيادة القوات الأمريكية في منطقة "القيادة المركزية" في الشرق الأوسط وأفغانستان بحوالي 14 ألف جندي منذ شهر مايو/آيار الماضي وهكذا فإنه يبدو أن الحروب التي لا تنتهي ليست في طريقها للنهاية بعد. الجدول الزمني لبيانات الولايات المتحدة 6 أكتوبر/تشرين أول - البيت الأبيض يصدر بيانا يعلن الانسحاب من شمال سوريا بعد أن تحدث ترامب مع أردوغان هاتفيا. 7 أكتوبر/تشرين أول- بعد انتقادات من حزبه، يدافع ترامب عن سحب القوات. ويغرد قائلا "تركيا وأوروبا وسوريا وإيران والعراق وروسيا والأكراد سوف يضطرون الآن للتعامل مع الوضع" ، كما هدد بتدمير ومحو الاقتصاد التركي 8 أكتوبر - يقول ترامب إن تركيا حليف قوي للولايات المتحدة وحلف شمال الأطلس "ولكن بأي حال من الأحوال لم نتخلى عن الأكراد ، وهم أشخاص مميزون" 9 أكتوبر/تشرين أول - بومبيو يقول إن الولايات المتحدة "لم تمنح تركيا الضوء الأخضر" 10 أكتوبر/تشرين أول - أخبر ترامب المراسلين أن الأكراد "لم يساعدونا في الحرب العالمية الثانية. لم يساعدونا في نورماندي، على سبيل المثال". ثم يعود ويقول في وقت لاحق "آمل أن نتمكن من التوسط" بين الأكراد وتركيا. وذلك في إطار خيارات أخرى تشمل نشر الجيش الأمريكي أو "القيام ببعض الأمور الاقتصادية القوية ضد تركيا".
https://www.bbc.com/amharic/48672476
https://www.bbc.com/arabic/middleeast-48671459
የመከላከያ ተጠባባቂ ጸሐፊ የሆኑት ፓትሪክ ሻናሀን እንዳሉት ተጨማሪ ወታደር ማሰማራት ያስፈለገው የኢራን መንግስት በሚያሳው "ጠብ አጫሪ ባህሪ" የተነሳ ነው። የአሜሪካ ባህር ኃይል የኢራን አብዮታዊ ዘብ በነዳጅ ጫኝ መርከቦች ጥቃት አድርሷል በማለት ተጨማሪ ምስሎችን አውጥቷል። ኢራን ሰኞ እለት እንዳስታወቀችው ከእንግዲህ በኋላ በጎርጎሳውያኑ 2015 የኒውክለር ፕሮግራሟን ለመቀነስ የገባችውን ስምምነት እንድታከብር እንደማትገደድ አስታውቃለች። በአለም አቀፉ ማህበረሰብ የተቀመጠውን የዩራኒየም ውህድ ክምችት ገደብም ከፍ ለማድረግ ወስናለች። • "ለአውሮፕላኑ መከስከስ ፓይለቶች ተጠያቂ ሊሆኑ አይችሉም" አቶ ተወልደ ገብረማርያም • ሞሐመድ ሙርሲ ፍርድ ቤት ውስጥ ሞቱ • አምነስቲ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት ኮሚሽን ለውጥ እንዲደረግበት ጠየቀ የአሜሪካ ጦር ወደ መካከለኛው ምስራቅ እንዲንቀሳቀስ መደረጉ የተገለፀው ሰኞ እለት ከሰአት በኋላ ነበር። ፓትሪክ ሻናሀን በመግለጫቸው ላይ እንዳስቀመጡት "አሜሪካ ከኢራን ጋር ግጭት ውስጥ መግባት አትፈልግም።" ነገር ግን እርምጃው የተወሰደው "በቀጠናው የተሰማሩ ወታደራዊ ኃይሎችን ደህንነትና የሀገርን ጥቅም ለማስጠበቅ" ነው ብለዋል። "የቅርብ ጊዜ የኢራን ጥቃት የሚያሳየው በኢራን ኃይሎች የሚፈፀመው ጠብ አጫሪ ባህሪና ቅጥረኛ ቡድኖች አሜሪካን ወታደራዊ ኃይልና በቀጠናው ላይ ያላትን ጥቅም አደጋ ላይ ለመጣል መንቀሳቀሳቸውን ነው" ብለዋል። አክለውም መከላከያ ኃይሉ ያለውን ሁኔታ እየፈተሸ የወታደሮቹን ቁጥር እንደአስፈላጊነቱ ይወስናል ብለዋል። የተሰማሩት ተጨማሪ ወታደሮች የት አካባቢ እንደሚመደቡ ይፋ የተደረገ ነገር የለም። ሰኞ እለት የተጨመሩት ወታደሮች ባለፈው ወር መጨረሻ ላይ ፕሬዝዳንት ትራምፕ ካሰማሯቸው 1500 ወታደሮች በተጨማሪ መሆኑ ነው። የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ማይክ ፖምፒዮ እሁድ እለት አሜሪካ ከኢራን ጋር ጦርነት መግጠም ባትፈልግም "ያሉትን አማራጮች በአጠቃላይ ግን ታያለች" ብለው ነበር። አክለውም ማክሰኞ እለት የመካከለኛው ምስራቅ ጦር አዛዦችን የሆኑትን እንደሚያገኙ ገልፀዋል። በ2015 ኢራን የኒውክለር ማበልፀግ ፕሮግራሟን ለመቀነስ ከአሜሪካና አውሮጳ ሀገራት ጋር ስምምነት ላይ ደርሳ ነበር። ነገር ግን ባለፈው አመት ፕሬዝዳንት ትራምፕ አሜሪካ የገባችውን ስምምነት ሰርዘው ዳግመኛ ኢራን ላይ ማዕቀብ ጥለዋል። ይህ ውሳኔያቸው የኢራንን ምጣኔ ሐብት ያሽመደመደው ሲሆን ኢራን በምላሹ የገባችውን ስምምነት በመተላለፍ የዩራኒየም ማበልፀግ ፕሮግራሟን ከፍ አድርጋዋለች። የአቶሚክ ኢነርጂ ባለስልጣኑ ይህንን በተናገሩበት መግለጫቸው አሁንም የአውሮጳ ሀገራት የአሜሪካን ማዕቀብ ማስቀረትና ኢራንን መታደግ ይችላሉ ሲሉ ጥሪያቸውን አቅርበዋል። እንግሊዝ፣ ፈረንሳይና ጀርመን ኢራንን በ2015 የገባችውን ስምምነት እንዳትጥስ ያስጠነቀቁ ሲሆን አሜሪካ ግን ኢራንን "ኒውክለርን ተጠቅማ ማስፈራሪያ የምታደርግ ሀገር" ብላታለች።
وقال وزير الدفاع الأمريكي بالوكالة، باتريك شاناهان، إن إرسال القوات الإضافية جاء "لأغراض دفاعية للتعامل مع التهديدات الإيرانية". ونشرت البحرية الأمريكية مزيدا من الصور قالت إنها تدعم اتهاماتها لإيران بالوقوف وراء تلك الهجمات. أعلنت إيران أنها ستتجاوز في 27 يونيو/حزيران حجم المخزون المسموح لها به من اليورانيوم المخصب بموجب الاتفاق النووي مع القوى الدولية الذي تم التوصل له عام 2015. ما الذي نعرفه عن القوات الأمريكية الإضافية؟ أعلن شاناهان عن نشر القوات الأمريكية في الشرق الأوسط في وقت متأخر يوم الاثنين. وقال في بيان إن "الولايات المتحدة لا تسعى لنزاع مع إيران، وهذا الإجراء تم اتخاذه لضمان سلامة أفراد الجيش الأمريكي العاملين في المنطقة وحماية المصالح القومية للولايات المتحدة". وأضاف أن " الهجمات الإيرانية الأخيرة تؤكد صحة المعلومات التي تلقيناها بشأن السلوك العدائي من قبل القوات الإيرانية والمجموعات المؤيدة لها التي تهدد أفراد الولايات المتحدة ومصالحها في جميع أنحاء المنطقة". وقال إن الجيش سيواصل مراقبة الوضع وإجراء تعديلات على عدد قواته وفقا لذلك. ولم ترد تفاصيل حول مكان نشر القوات الأمريكية الإضافية بالضبط.. وتنضم القوات الأمريكية الإضافية التي أُعلن عنها الاثنين إلى 1500 جندي إضافي سبق أن أعلن الرئيس دونالد ترامب إرسالهم للمنطقة في الشهر الماضي. وقال وزير الخارجية الأمريكي، مايك بومبيو، الأحد إن الولايات المتحدة لا تريد الحرب مع إيران، لكنها مع ذلك "تدرس مجموعة كاملة من الخيارات". ومن المقرر أن يلتقي بومبيو الثلاثاء قادة القيادة المركزية الأمريكية المسؤولة عن منطقة الشرق الأوسط. ما الذي تظهره الصور الحديثة؟ قبل الإعلان بفترة وجيزة عن إرسال قوات أمريكية إضافية إلى الشرق الأوسط ، نشر الجيش الأمريكي صوراً جديدة تدعم قوله بأن إيران تقف وراء تلك الهجمات. وتظهر إحدى الصور الفجوة في جسم ناقلة النفط اليابانية كوكوكا كاريدجس خلفها انفجار. وأظهرت صور جديدة قوة من الحرس الثوري الإيراني وهي تزيل لغما لاصقا لم ينفجر من ناقلة النفط اليابانية تعرضت للهجوم في خليج عمان. وذكرت ناقلة نفط نرويجية، "فرونت ألتير"، أنها تعرضت لتفجيرات يوم الخميس. وتقول الولايات المتحدة إن إيران متورطة في الهجمات الأخيرة وأربع هجمات أخرى خارج مضيق هرمز في مايو/أيار. وتنفي إيران أي تورط لها وتصف الاتهامات الأمريكية الأخيرة بأن "لا أساس لها". لماذا هناك توترات جديدة؟ في عام 2015، أبرمت إيران اتفاقاً تاريخياً مع القوى العالمية للقضاء على مخزونها من المستويات المرتفعة من اليورانيوم المخصب، وتفكيك بعض من البنية التحتية التي تجعل التخصيب ممكناً، مقابل رفع العقوبات المفروضة عليها، إلا أن الرئيس الأمريكي دونالد ترامب انسحب من الاتفاق وأعاد فرض العقوبات على إيران، مما أضر بالاقتصاد الإيراني الذي يعتمد على النفط مما دفعها إلى زيادة إنتاجها من اليورانيوم المخصب. وقال المتحدث باسم هيئة الطاقة الذرية في إيران إنهم بصدد تجاوز الحدود المتفق عليها لمخزوناتها من اليورانيوم المخصب، لكن طهران أوضحت أن "الوقت ما زال متاحا" لكي تحمي الدول الأوروبية إيران من العقوبات الأمريكية التي أعيد فرضها. واتهمت الولايات المتحدة إيران "بالابتزاز النووي". وحذرت بريطانيا وفرنسا وألمانيا إيران من خرق الاتفاق النووي المبرم في عام 2015.
https://www.bbc.com/amharic/52664129
https://www.bbc.com/arabic/business-52671673
በሳኖፊ ከፍተኛ የበላይ ኃላፊ ፓል ሁድሰን "የአሜሪካ መንግሥት ምርምሩ ላይ ቀድሞ ኢንቨስት በማድረጉ በብዛት ቀድሞ የማዘዝ መብት አለው" ብለው ነበር። በመላው ዓለም የሚገኙ በርካታ ቤተ ሙከራዎች ለኮቪድ-19 ክትባት ለማግኘት ምርምር እያደረጉ ቢሆንም ክትባቱን ለማምረት ግን ዓመታት ይወስዳል እየተባለ ነው። ለመጀመሪያ ጊዜ የኮሮናቫይረስ ክትባት የተሞከረባቸው በጎ ፈቃደኞች ምክትል የገንዘብ ሚኒስትሩ አግነስ ፓኔር ሩናቼር "ለእኛ ለዚህኛው አገር እና ለዚህኛው አገር ቅድሚያ መስጠት የሚለው ከገንዘብ አንፃር ተቀባይነት የለውም" ብለዋል ለፈረንሳዩ ሬዲዮ። በዚህ ወር መጀመሪያ ላይ የአውሮፓ ሕብረት በዓለም አቀፍ ደረጃ የኮሮናቫይረስ ክትባት ላይ የሚደረጉ ምርምሮችን ለመጨመር ያለመ ጉባኤ ተካሂዶ ስምንት ቢሊየን ዶላር ከአርባ አገራትና ከለጋሽ አገራት ማግኘት ተችሏል። የተገኘው ገንዘብ የኮሮናቫይረስ ክትባትና ሕክምናን ለማግኘት ይውላል ተብሏል። ጉባዔውን ያዘጋጀችው ዩናይትድ ኪንግደም ስትሆን አሜሪካና ሩሲያ አልተሳተፉበትም። የአውሮፓ ኮሚሽን ቃል አቀባይ ስቴፋን ዲ ኬርስማይከር "የኮቪድ-19 ክትባት የዓለም አቀፍ ንብረት፣ ሁሉም ሊጠቀምበት እና ዓለም አቀፋዊ መሆን አለበት" ማለታቸውን የፈረንሳዩ የዜና ወኪል ዘግቧል። ዓለም አቀፍ ትብብር ሳኖፊ በኮቪድ-19 ላይ የሚያደርገውን ምርምር አሜሪካው ባዩሜዲካል አድቫንስድ ሪሰርች እና ዴቬሎፕመንት ባለስልጣን (ባርዳ ) በገንዘብ ድጋፍ ያደርጋል። ነገር ግን ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ሳኖፊ የሚያደርገውን ምርምር ለማገዝ በአስር ሚሊዮኖች የሚቆጠር ዩሮ የታክስ ክሬዲት እየተቀበለ ነው። ሐሙስ ዕለት በፈረንሳይ የሳኖፊ ኃላፊ፤ ኦሊቨር ቦጊሎት እንዳሉት "ዓላማችን ክትባቱን ለአሜሪካ፣ ለፈረንሳይ እንዲሁም ለአውሮፓ በተመሳሳይ ወቅት ማቅረብ ነው" ብለው ነበር። ለፈረንሳይ ዜና ቻናል ቢኤፍኤም ቲቪ ሲናገሩም ይህ ሊሆን የሚቻለው "አውሮፓውያን እንደ አሜሪካውያን ሁሉ በፍጥነት መሥራት ከቻሉ ነው" እንዲሁም አሜሪካ መንግሥት "በርካታ መቶ ሚሊዮኖች" ለመመደብ ቃል መግባቱን ተናግረዋል። ባለፈው ወር ሳኖፊ ከብሪታኒያው ግላክሶስሚዝክላይን (ጂኤስኬ) በክትባቱ ላይ ለመስራት የተጣመሩ ሲሆን እስካሁን ድረስ ሙከራ አልተጀመረም። የሳኖፊ ክትባት ምርምር የበላይ ኃላፊ፤ ጆን ሺፈር እንዳሉት ደግሞ "እየተጠቀምን ያለነው ለኢንፍሉዌንዛ የሰራነውን ቴክኖሎጂ ነው። ይህንኑ ኮቪድ-19 አምጪ ለሆነው ቫይረስ እየተጠቀምንበት ነው" ብለዋል። የኮሮናቫይረስ ህመም ምልክቶችና እንዳይዘን ማድረግ ያለብን ጥንቃቄ
وكان بول هادسون، الرئيس التنفيذي للشركة، قال إن سانوفي ستعطي الولايات المتحدة الأولوية في حجز الجانب الأكبر من أي لقاح للفيروس تتوصل إليه. وأثار هادسون الجدل بعد قوله إن السبب في قرار شركته هو أن "الحكومة الأمريكية لها الحق في الوصول لأي لقاح تنتجه الشركة أولا لأن واشنطن استثمرت في الشركة وتحملت مخاطر اقتصادية". وعلى الفور رد عليه رئيس الوزراء الفرنسي إدوار فيليب قائلا إن أي لقاح سيكون متاحا للجميع بصورة متساوية "دون أي نقاش". وبعد ذلك عادت الشركة لتعلن أنها لن تمنح أي دولة أولوية الحصول على أي لقاح قد تتوصل إليه. مواضيع قد تهمك نهاية وقال رئيس مجلس إدارة سانوفي، سيرج واينبيرغ، الخميس "سأكون واضحا بشدة، لن تكون هناك أولوية لأي دولة". وأضاف "نحن منظمون ولدينا عدة وحدات تصنيع. بعضها في الولايات المتحدة لكن الكثير منها في أوروبا وفرنسا". وأكد واينبيرغ أن تصريحات الرئيس التنفيذي للشركة "تم تحريفها". وتدير سانوفي 73 موقعا صناعيا في 32 دولة وتعمل على تطوير لقاح لفيروس كورونا المستجد. وقال رئيس الوزراء الفرنسي إنه تحدث مع واينبيرغ، وتأكد من اتخاذ كل التدابير المطلوبة للحصول على أي لقاح محتمل تنتجه الشركة. وأشار الرئيس الفرنسي إيمانويل ماكرون إلى أن الكثير من الأحداث الأخيرة أثبتت أن "أي لقاح لفيروس كوفيد- 19 يجب ألا يكون خاضعا لضوابط السوق". ومن المقرر أن يلتقي ماكرون مع مسؤولين بارزين بالشركة الأسبوع المقبل. سباق اللقاح وأشعل تفشي وباء كورونا عالميا السباق بين شركات الأدوية للحصول على لقاح بحيث أصبح هذا الملف على قمة أولويات جميع الشركات الكبرى. ويثير الاندفاع للوصول إلى لقاح الكثير من المخاف، حيث تستغرق هذه العملية ما يزيد عن عام لكن تفشي الوباء على مستوى عالمي يضع ضغوطا شديدة على مراكز البحث لتقليل هذه المدة. وفي وقت سابق من الشهر الجاري عقد الاتحاد الأوروبي اجتماعا دوليا عبر وسائل التواصل الإلكتروني لدعم جهود التوصل للقاح لفيروس كورونا. وتعهد المشاركون في المؤتمر الذي نظمته بريطانيا ولم تشارك فيه الولايات المتحدة وروسيا بتوفير 8 مليارات دولار من 40 دولة لدعم جهود التوصل إلى لقاح وعلاجات للوباء. وتحصل سانوفي على تمويل جزئي من صندوق الأبحاث المتقدمة في مجال العلاجات البيولوجية الأمريكي (بادرا) كما حصلت عشرات الملايين من اليوروهات كتمويل من عائدات الضرائب في فرنسا. وأثارت تصريحات هادسون الأولى التي قالها خلال لقاء مع شبكة بلومبيرغ الأمريكية الكثير من الانتقادات بين الساسة وقادة الأحزاب في فرنسا سواء اليسار أو اليمين المتشدد. وأكد بعضهم أن الشركة حصلت خلال الأعوام الماضية على 150 مليون يورو من عائدات الضرائب. وكانت واشنطن قد أثارت نفس النوع من الجدل قبل نحو شهرين عندما تقدمت بعرض لشراء شركة الأدوية الألمانية (كيورفاك) التي تعمل بشكل مركز على الحصول على لقاح للفيروس. لكن الشركة أصرت على نفي ذلك وأكدت أنها لم تتلق أي عروض من الولايات المتحدة لشراء أسهمها. واتفقت سانوفي مع شركة غلاكسو البريطانية على العمل بشكل مشترك على إنتاج لقاح للفيروس لكن الاتفاق لم يسفر عن أي عمل فعلي بعد. ومن المتوقع أن تبدأ التجارب السريرية لأي لقاح للوباء في النصف الثاني من العام الجاري وهو ما يعني أن أي لقاح لن يكون متاحا في بشكل اقتصادي قبل النصف الثاني من العام المقبل.
https://www.bbc.com/amharic/news-57068727
https://www.bbc.com/arabic/middleeast-57074634
አንድ ሺህ የሚገመቱ ሮኬቶች በፍልስጥኤም ታጣቂዎች መወንጨፈቻውን እስራኤል አስታውቃለች። እነዚህ ሮኬቶች በ38 ሰዓታት ሲሆን አብዛኛዎቹ ደግሞ ኢላማ ያደረጉት ቴልአቪቭን ነው። እስራኤል በበኩሏ በመቶዎች የሚቆጠሩ የአየር ጥቃቶችን ማክሰኞና ረቡዕ የፈፀመች ሲሆን በጋዛ የሚገኙ ሁለት የመኖሪያ ህንፃዎችን ሙሉ በሙሉ አውድማለች። በያዝነው ሳምንት ሰኞ ጀምሮ 43 ፍልስጥኤማውያንና ስድስት እስራኤላውያን ተገድለዋል። ከነዚህም መካከል 13 ፍልስጥኤማውያን ህፃናት ይገኙበታል። የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዋና ፀሃፊ አንቶኒዮ ጉተሬዝ እንዳሉት ግጭቱ ከፍተኛ ስጋትን እንዳሳደረባቸው ነው። በአሁኑ ወቅት የጋዛ ጎዳናዎች በህንፃ ፍርስራሾች ተሞልተዋል። በእስራኤል አየር ጥቃቶች ምክንያት ህንፃዎች ወድመዋል፣ መኪኖች ተቃጥለዋል። አረብ እስራኤላውያን በተለያዩ የእስራኤል ከተሞች በቁጣ የተሞሉ ተቃውሞችን አድርገዋል። ከዚህም ጋር ተያይዞ በቴልአቪቭ አቅራቢያ የምትገኘው ሎድ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ተጥሎባታል። በሎድ ከተማ በተነሳው አመፅ መኪኖች ጋይተዋል እንዲሁም 12 ሰዎች ተጎድታል። የከተማው ከንቲባም ስማቸው ከእርስ በእርስ ጦርነት ጋር ተያይዞ እየተነሳ ይገኛል። ለሳምንታት ያህል በእስራኤል ፖሊስና በፍልስጥኤማውያን ሰልፈኞች መካከል የተፈጠረው ፍጥጫ ወደ ግጭት አምርቷል። በእስልምናና በአይሁድ እምነት ተከታዮች ዘንድ ቅድስት ተብላ የምትጠራው ስፍራ ጋር በተያያዘ ከፍተኛ የሆነ መጋጋል ተፈጥሮ ነበር። ከአውሮፓውያኑ 2014 በኋላ በሁለቱ ኃይሎቸ መካከል የተፈጠረ ከፍተኛ ግጭት መሆኑንም እስራኤል አስታውቃለች። ከጋዛ ከተወነጨፉት 1 ሺህ 50 ሮኬቶችና ከባድ መሳሪያዎች መካከል 850ዎቹ በእስራኤል እንዳረፉና ሌሎች ደግሞ በሮኬት መቃወሚያ አማካኝነት ተመልሰው ወደ ጋዛ እንዳረፉ የእስራኤል ጦር አስታውቋል።
وقتل ما لا يقل عن 53 فلسطينياً، بينهم 14 طفلا، وستة اسرائيليين منذ يوم الاثنين. ونفذت إسرائيل مئات الضربات الجوية على القطاع، ما أسفر عن مقتل قيادي بحركة حماس، وتدمير ثلاثة مبان ضخمة. وقالت إسرائيل إن مسلحين فلسطينيين أطلقوا أكثر من ألف صاروخ على مدى 38 ساعة، معظمها باتجاه تل أبيب. وقال الأمين العام للأمم المتحدة، أنطونيو غوتيريش، إنه يشعر "بقلق شديد" من أعمال العنف المستمرة. مواضيع قد تهمك نهاية وأدت الاضطرابات العنيفة في بلدات إسرائيل التي يسكنها خليط من اليهود والعرب إلى اعتقال المئات. وفُرضت حالة الطوارئ في بلدة اللد، القريبة من تل أبيب. وقال رئيس الوزراء الإسرائيلي، بنيامين نتنياهو، إن الحكومة ستستخدم كل قوتها لحماية إسرائيل من الأعداء في الخارج ومثيري الشغب في الداخل. ماذا يحدث في غزة؟ بدأ مسلحون فلسطينيون في غزة إطلاق الصواريخ على إسرائيل مساء الإثنين، وردت إسرائيل بضرب أهداف في القطاع. وقالت إسرائيل يوم الأربعاء إنها قتلت مسؤولين بارزين من حماس في غزة، كما استهدفت مواقع إطلاق صواريخ. وقال رئيس الوزراء الإسرائيلي "كانت هذه فقط البداية. سنوجه لهم ضربات لم يحلموا بها أبدا". وأكدت حماس، التي تتولى الحكم في غزة، مقتل القيادي باسم عيسى في مدينة غزة و"مقاتلين" آخرين. وقالت حماس في بيان أوردته رويترز إن "آلاف القادة والجنود سيسيرون على خطاهم". وقالت وزارة الصحة في حكومة حماس إن أكثر من 300 شخص أصيبوا هناك منذ بدء الصراع، بالإضافة إلى القتلى. وقال الجيش الإسرائيلي يوم الأربعاء إن غاراته على غزة هي الأكبر منذ الصراع في 2014. ودُمّر برج سكني ثالث في غزة يوم الأربعاء. وقالت حماس إنها غاضبة من "استهداف العدو لأبراج سكنية". الغارات الإسرائيلية دمرت أبراجا في غزة، بينها برج هنادي وتلقى السكان تحذيرات لإخلاء المباني قبل مهاجمة الطائرات المقاتلة. لكن مسؤولي الصحة قالوا إن الهجمات أدت إلى مقتل مدنيين. وقُتل خمسة أفراد من عائلة واحدة في غارة جوية يوم الثلاثاء، بينهم شقيقان صغيران، بحسب وكالة فرانس برس. وقالت ياسمين، وهي من سكان غزة وتبلغ من العمر 11 عاما، لمنظمة أنقذوا الأطفال، إن ليل الثلاثاء كان أسوأ ليلة في حياتها. وقالت للمؤسسة الخيرية "كنت أشعر بألم في بطني من الخوف وكان والداي يحاولان تهدئتي وإخباري أن القصف بعيد لكنني شعرت أنه كان قريبًا. العيد غدا، ولن نحتفل بسبب هذا الصراع". ماذا يحدث في اسرائيل؟ صافرات الإنذار توالت في المدن الجنوبية في إسرائيل قال الجيش الإسرائيلي إن جنديا قتل صباح الأربعاء بصاروخ مضاد للدبابات أطلق من غزة. واستمر دوي صافرات الإنذار في بلدات ومدن جنوب إسرائيل بعد ظهر الأربعاء بعد ما وصفه الجيش الإسرائيلي بوابل من الصواريخ أطلقته حماس. ولقي شخصان، رجل وابنته المراهقة، مصرعهما في اللد عندما أصاب صاروخ سيارتهما. وقد كان كلاهما من عرب إسرائيل. وقالت الشرطة إن ما وصفته بأعمال شغب عنيفة نشبت في عشرات المناطق بالبلاد خلال الليل، وأن 270 شخصا اعتقلوا. وأُضرمت النيران في معابد ومصالح تجارية في اللد. ووصف نتنياهو أعمال الشغب بأنها "لا تطاق" وقال إنها تذكر الشعب اليهودي بماضيه. وقالت الشرطة الإسرائيلية إن اللد ستفرض حظر تجول من الساعة 20:00 بالتوقيت المحلي يوم الأربعاء حتى الساعة 04:00 يوم الخميس حفاظا على سلامة وممتلكات السكان. ما الذي تسبب في العنف؟ تشييع جنازة رجل قتل في أحداث الشغب في اللد اندلع القتال بين إسرائيل وحماس بعد أيام من تصاعد الاشتباكات بين الفلسطينيين والشرطة الإسرائيلية في مجمع المسجد الأقصى في القدس الشرقية. وطالبت حماس إسرائيل بإبعاد الشرطة من هناك ومن حي الشيخ جراح القريب الذي تقطنه أغلبية عربية حيث تواجه العائلات الفلسطينية الطرد من قبل المستوطنين اليهود. وأطلقت حماس صواريخ عندما لم تجد انصياعا لتحذيراتها. حافلة محترقة في حولون. وكان الغضب الفلسطيني قد أذكته أسابيع من التوتر المتصاعد في القدس الشرقية، التي أشعلتها سلسلة من المواجهات مع الشرطة منذ بداية شهر رمضان المبارك في منتصف أبريل. وزاد من تأجيجها التهديد بإجلاء العائلات الفلسطينية من منازلها في القدس الشرقية من قبل المستوطنين اليهود واحتفال إسرائيل السنوي باحتلالها القدس الشرقية في حرب عام 1967 في الشرق الأوسط. مسؤولو الصحة الفلسطينيون يقولون إن أطفالا قتلوا في الغارات الإسرائيلية وينطوي مصير المدينة، بأهميتها الدينية والوطنية العميقة لكلا الجانبين، على أهمية كبيرة في الصراع الإسرائيلي الفلسطيني المستمر منذ عقود. وقد ضمت إسرائيل القدس الشرقية فعليا في عام 1980 واعتبرت المدينة بأكملها عاصمتها، على الرغم من أن الغالبية العظمى من الدول الأخرى لم تعترف بذلك. ويطالب الفلسطينيون بأن يكون النصف الشرقي من القدس عاصمة دولتهم المأمولة. فلسطيني في غزة يتفقد الدمار الذي أحدثته الغارات
https://www.bbc.com/amharic/news-42233452
https://www.bbc.com/arabic/world-40254808
ውሳኔው ከቻድ፣ ኢራን፣ ሊቢያ፣ ሶማሊያ፣ ሶሪያና የመን የሚመጡ ሰዎች ወደ ሃገሬ አይገቡም ሲሉ ትራምፕ የገቡትን ቃል ተፈፃሚነት እንደሚያረጋግጥላቸው እየተነገረ ይገኛል። እገዳው ትራምፕ ወደ ሥልጣን ከመጡ ወዲህ ለሦስተኛ ጊዜ ያወጡት የጉዞ ማገጃ ዕቅድ ሲሆን ብዙ ተቃውሞ ገጥሞትም እንደበረ ይታወሳል። ዕቅዱ ላይ ብይን ለመስጠት ከተቀመጡት ዘጠኝ ዳኞች መካከል ሰባቱ ዕቅዱ እንዲፀድቅ የደገፉ ሲሆን የተቀሩቱ ተቃውሟቸውን ገልፀዋል። በቀጣይ. . .? ምንም እንኳ ዕቅዱ ተግባራዊ እንዲሆን ጠቅላይ ፍርድ ቤቱ ብይን ይስጥ እንጂ እገዳው አሁንም ብዙ እክሎች ከፊቱ እንዳሉ እየተነገረ ነው። ሳን ፍራንሲስኮ፣ ካሊፎርንያ፣ ሪችሞንድና ቨርጂኒያ ግዛቶች ብይኑን በመቃወም ይግባኝ የጠይቁ ሲሆን የየግዛቶቹ ፍርድ ቤቶች ይግባኙን በዚህ ሳምንት ቀጠሮ ይዘዋል። ጠቅላይ ፍርድ ቤቱ ይግባኞቹ ተሰምተው ውሳኔ እንዲሰጥባቸውም አዟል። የይግባኝ መስማት ሂደቱ ከተከናወነ በኋላ በስተመጨረሻም ጠቅላይ ፍርድ ቤቱ ብይን ይሰጥበታል። የዕለተ ሰኞ ውሳኔ የአሜሪካ ከፍተኛ የሕግ አካል የሆነው ጠቅላይ ፍርድ ቤት አሁን ሥልጣን ላይ ያለውን አስተዳደር ሊደግፍ እንደሚችል ፍንጭ ሰጭ ነው ይላሉ ዳቪድ ሌቪን የተባሉ የካሊፎርኒያ ዩኒቨርሲቲ የሕግ ፕሮፌሰር። የዋይት ሃውስ ቃል-አቀባይ ሆጋን ጊድሌይ የትራምፕ አስተዳደር በውሳኔው አለመገረሙን ተናግራዋል። የአሜሪካው ጠቅላይ አቃቤ ሕግ ጄፍ ሴሺንስ በበኩላቸው ውሳኔውን "ለአሜሪካውያን ደህንነት እጅግ አስፈላጊ ብይን" ሲሉ አሞካሽተውታል። የአሜሪካው ሲቪል ሊበርቲስ ሕብረት ግን ትራምፕ ለሙስሊሞች የመረረ ጥላቻ ያላቸው ናቸው ሲል ይኮንናል፤ ባለፈው ሳምንት የእንግሊዝ ቀኝ ዘመም አክራሪ ሃይል በበይነ መረብ የለቀቀውን ምስል ፕሬዚደንቱ በትዊተር ገፃቸው ላይ ማጋራታቸውን በማስታወስ። በቅርቡ በለንደን፣ ፓሪስ፣ ብራሰልስና በርሊን የደረሱትን አደጋዎች በማስታወስ፤ ትራምፕ ፖሊሲው አሜሪካንን ከሽብርተኞች በትር ይታደጋታል ሲሉ ይከራከራሉ። የሕግ ሰዎች ግን ፖሊሲው በደህንነት ሽፋን ሙስሊሞች ወደ አሜሪካ እንዳይገቡ የሚደረግ ሤራ ነው ሲሉ ይሞግታሉ። በአብዛኛዎቹ ግዛቶች ያሉ ዝቅተኛ ፍርድ ቤቶች ዕቅዱን እንደተቃወሙትም የሚዘነጋ አይደለም።
تسبب قرار الرئيس ترامب عن "حظر السفر" بحركة احتجاجات واسعة وكانت محكمة أمريكية أصدرت أمرا قضائيا خلصت فيه إلى أن هذا الحظر إجراء تمييزي بعد اعتراض من ولاية هاواي. وكان قرار الحظر محكمة استئناف أمريكية تؤيد رفض "حظر السفر" على مواطني 6 دول مسلمة يشمل مواطني إيران وليبيا وسوريا والسودان والصومال واليمن. كما دعا القرار حينها إلى فرض حظر لمدة 120 يوما على دخول اللاجئين من أي دولة. ويقول جيمس كوك مراسل بي بي سي في شمال أمريكا إن الحكم يمثل خبرا سيئا للبيت الأبيض لكن الوضع كان من الممكن أن يكون أسوأ. وأضاف أن محكمة الاستئناف في سان فرانسيسكو أيدت الحظر المفروض على الحظر، لكنها رفضت اتخاذ موقف بشأن إذا ما كان الأمر التنفيذي للرئيس ترامب قد خرق الدستور الأمريكي أم لا. وقد نظرت محكمة الاستئناف في سان فرانسيسكو في القرار الذي أصدره قاض فيدرالي في ولاية هاواي في مارس/ آذار وقضي بوقف تطبيق بعض بنود قرار الرئيس ترامب. وقال قضاة محكمة الاستئناف في حكمهم إن "الهجرة، حتى بالنسبة للرئيس ، ليست قرارا منفردا يتخذه شخص واحد". وأضافوا أن ترامب قد فشل في إثبات أن دخول مواطنين من الدول الست التي ذكرها في قرار الحظر، فضلا عن اللاجئين، سيكون مضرا بمصالح الولايات المتحدة. وتحاجج الإدارة الأمريكية بالقول إن الأمر ضروري لمنع دخول الإرهاب إلى الولايات المتحدة. وأعقب الحكم القضائي الأخير حكما آخر في مايو/أيار أصدرته محكمة أخرى، هي محكمة الاستئناف في ريشموند بولاية فرجينيا، يؤيد قرار قاض من ميريلاند قضى بوقف بعض بنود قرار ترامب المعدل. قال القضاة إن ترامب فشل في إثبات أن دخول مواطنين من الدول الست التي ذكرها في قرار الحظر سيكون مضرا بمصالح الولايات المتحدة وفي وقت سابق هذا الشهر، رفعت إدارة ترامب طلبا طارئا إلى المحكمة العليا لوقف حكمي قاضيي هاواي وميرلاند وإعادة تفعيل قرار الحظر. وستقرر المحكمة العليا هل أن تعليقات ترامب إبان حملته الانتخابية يمكن استخدامها كدليل على أن أمر ترامب التنفيذي كان يهدف إلى التمييز ضد المسلمين، الأمر الذي يتعارض مع الدستور الأمريكي. وقد دعا ترامب خلال حملته الانتخابية إلى فرض "منع شامل وتام على دخول المسلمين إلى الولايات المتحدة". وقد أثارت نسخة أولى من قرار الحظر أصدرها ترامب في يناير/كانون الثاني، الكثير من الإرباك فضلا عن الاحتجاجات قبل أن يوقف تطبيقها قاض في سياتل، لأنها قد تنتهك الحقوق التي ينص عليها القانون للأفراد الذين لديهم تأشيرات دخول أو أوراق اقامة نافذة.
https://www.bbc.com/amharic/45293473
https://www.bbc.com/arabic/middleeast/2014/01/140101_south_sudan_desperate_need
በተለይም የዝናብ ወቅት ከመሆኑ ጋር ተያይዞ የመንገዶች ምቹ አለመሆን እርዳታ ለሚሹና ከሚሊዮን ለሚልቁ ሰዎች እርዳታ ማድረስን ከባድ እንዳደረገው ገልፀዋል። በጌዴዮና ምዕራብ ጉጂ ዞን ድንበር አካባቢ የተነሳው ግጭትን ተከትሎ ከስምንት መቶ ሺህ ሰዎች በላይ ተፈናቅለዋል። የቢቢሲ ጋዜጠኛ በአካባቢው ሄዶ እንደታዘበው ሰዎች በፈታኝ ሁኔታ ላይ መሆናቸውን ፤ ትምህርት ቤቶችና ኮሌጆችም ወደ ጊዜያዊ መጠለያነት ተቀይረዋል። •በኢትዮጵያ ብሔር ተኮር ግጭቶችና ጥቃቶች አሳሳቢ ሆነዋል •"ሥርዓቱ ይሆናል እንጂ አገር አትበታተንም" •በምሥራቅ ኢትዮጵያ ከሃምሳ ሺህ በላይ ሰዎች ተፈናቀሉ ምግብ ያላገኙ ህፃናት፣ ነፍሰጡር ሴቶችና በእድሜ የገፉ ሰዎች ዝናብ በሚያስገባ ጣራ ስርና በጠባብ ቤት ታጉረው እንደሚገኙም ተመልክቷል። በብዙ ሺዎች የሚቆጠሩ ኢትዮጵያውያን በመጋቢት ወር በተነሳው ግጭት ህይወታቸውን አጥተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ ግጭቶቹን አውግዘው ግጭቶቹን ያነሳሱና የተሳተፉ አካላትን ወደ ፍትህ እንደሚያቀርቡ ቃል ገብተው የነበረ ሲሆን በዚህ ሳምንት በደቡብ እንዲሁም በኦሮሚያ ክልል በግጭቶች ከመሳተፍ ጋር በተያያዘ ስምንት መቶ ሰዎች በቁጥጥር ስር መዋላቸው በሳምንቱ መጀመሪያ ላይ ተገልጿል። በዚህ ዓመት በብሔር ግጭትና ከተፈጥሮ አደጋ ጋር በተያያዘ ከሁለት ሚሊዮን ህዝብ በላይ መፈናቀሉ ተገልጿል።
يقول رئيس بعثة منظمة أطباء بلا حدود إنه لا تتوافر مياه صالحة للشرب للنازحين وهرب نحو 75 ألف شخص إلى مخيم على ضفاف النيل عبروا إليه على متن قوارب هربا من القتال الدائر في مدينة بور بين قوات الرئيس سلفاكير ميارديت ونائبه السابق رياك مشار. ويقول رئيس بعثة منظمة أطباء بلا حدود إنه لا تتوافر مياه صالحة للشرب للنازحين. ولا يزال القتال دائرا في جنوب السودان على الرغم من أن طرفي النزاع يستعدان لمحادثات سلام في إثيوبيا. وكانت رئيسة بعثة حفظ السلام التابعة للأمم المتحدة في جنوب السودان، هيلدا جونسون، قد دعت إلى وقف القتال. مواضيع قد تهمك نهاية وقد وافقت الحكومة والمتمردون على إرسال مبعوثين لمحادثات السلام. لكن لم يوافق أي من الطرفين على وقف الأعمال القتالية. ويتوقع المراقبون أن تكون المحادثات شاقة، حيث يترتب على كلا الطرفين الموافقة على آلية لمراقبة وقف إطلاق النار. وتتزعم قادة دول شرق إفريقيا جهود الوساطة. وهدد رئيس أوغندا الإثنين المتمردين بعمل عسكري إذا لم يتم الاتفاق على وقف لإطلاق النار.
https://www.bbc.com/amharic/news-53216689
https://www.bbc.com/arabic/science-and-tech-53764139
ቤይጂንግ በበኩሏ በዚህ ፈታኝ ሰዓት የባሕል መድኃኒቶቿን ከፍ ከፍ ማድረግ ሥራዬ ብላ ተያይዛዋለች። ሰሞኑን በቻይና መንግሥት የተሰራጨ አንድ መረጃ እንደሚያትተው "በወረርሽኙ ከተያዙት 92 እጅ የሚሆኑት ቻይናዊያን በአንድም ሆነ በሌላ ሁኔታ ሊፈወሱ የቻሉት የቻይና ባሕላዊ ሕክምና ረድቷቸው ነው" ይላል። የቻይና የባሕል ሕክምና በዓለም ላይ ረዥም ክፍለ ዘመን ያስቆጠረና ውስብስብ ታሪክ ያለው ነው። ከሥራ ሥርና ከቅጠላ ቅጠል ቅመማ ጀምሮ እስከ ቻይና ደረቅ መርፌ ሕክምና (አኩፓንቸር) እንዲሁም ታይ ቺ (ከማርሻል አርት ጋር የተያያዘ በባሕላዊ ስፖርት እንቅስቃሴ ፈውስ የማግኘት ሂደት)፤ እነዚህ ሁሉ የቻይና ባሕላዊ ሕክምና ውስጥ የሚካተቱ ናቸው። ታይ ቺ አእምሮንና ሰውነትን የማዋሀድና የማናበብ እንቅስቃሴ ነው። በቻይና ኅብረተሰብ ውስጥ የባሕል ሕክምና ሰፊ ተቀባይነት ያለው ሲሆን፤ ከአባት ወደ ልጅ ከትውልድ ትውልድ ሲወርድ ሲወራረድ የመጣና በቻይናዊያን ባሕል ውስጥ ሰፊ ቦታ የሚሰጠው ነው። አሁን አሁን ግን ነገሩ ተቃውሞም እየገጠመው ይመስላል። በተለይ የባሕል ሕክምናው ሳይንስን ገሸሽ ማድረግ ሲጀምር ነገሩ ደስ ያላሰኛቸው የአዲሱ ትውልድ አባላት "ኧረ ይሄ ነገር መስመር ሳተ" ማለታቸው አልቀረም። ቻይና የአሁኑን የወረርሽ ዘመን አስታካ ዘመናት ያስቆጠረውን ይህን የባሕል ሕክምና በአገር ውስጥ ብቻ ሳይሆን በመላው ዓለም ገናና እንዲሆንላት ጥርሷን ነክሳ፣ መቀነቷን ሸብ አድርጋ በመስራት ላይ ያለች ትመስላለች። የቻይናው ፕሬዝዳንት ባሕላዊ መድኃኒቶችን ይደግፋሉ የቻይና የብሔራዊ ጤና ኮሚሽን ለምሳሌ ከኮሮናቫይረስ ጋር በተያያዘ ባሳተመው የጤና መመርያ መጽሐፍ ላይ የባሕል ሕክምና አንድ ራሱን የቻለ ምዕራፍ እንዲይዝ አድርጎታል። የአገሪቱ የቴሌቪዥን ጣቢያ በበኩሉ የቻይና የባሕል ሕክምና ከዚህ ቀደም የሳርስ ወረርሽኝ በተቀሰቀሰበት በ2003 አካባቢ እንዴት ቻይናዊያንን እንደታደገ አበክሮ ማስገንዘብ ይዟል። በጤና መመርያው ላይ ለምሳሌ ወረርሽኙን ለመታደግ ስድስት የባሕል ሕክምና ዘዴዎች እንዳሉ ያብራራል። ከእነዚህ መካከል ሁለቱ ልዩ ትኩረት ተሰጥቷቸው ነበር። የመጀመሪያው ሉዋንሁዋን ኪንጉዌን የተሰኘው የባሕል ሕክምና ነው። ይህ መድኃኒት የሚዘጋጀው ከ13 የሥራ ሥርና የቅጠላ ቅጠል ጭማቂ ነው። በተለይም ፎርቴሲያ የተሰኘው ባለ ቢጫ ቀለም ተክል እና ሮዲዮላ ሮዝ ቅጠል ፍቱንነታቸው ከፍ ያለ እንደሆነ ይነገራል። ሌላው ደግሞ ጂንሁዋ ኪንጋን ነው። ይህ በ2009 ለተቀሰቀሰው ሌላ ወረርሽኝ ፈውስ ሆኖ ነው የቆየው። የሚዘጋጀው ከቀረፋ፣ ሀኒሳክል ከተሰኘ ቅጠል፣ ከሱፍ እና ከተልባ ነው። የቻይና የባሕል ሕክምና ደጋፊዎች እነዚህን የተቀመሙ መድኃኒቶች ለኮሮናቫይረስ ማስታገሻ መጠቀም ፈውስ ያስገኛል ሲሉ፤ ሌሎች በበኩላቸው መድኃኒቶቹ በእርግጥም ፈውስ ስለማስገኘታቸው ሳይንስ በቤተ ሙከራ ሊያረጋግጣቸው ይገባል ይላሉ። የአሜሪካ ብሔራዊ የጤና ኢንስቲትዩት በበኩሉ እነዚህ የባሕል መድኃኒቶች የበሽታ ምልክቶችን በማስታገስ ረገድ ምጥን ሚና ቢኖራቸውም ኮሮናቫይረስን ይፈውሳሉ ወይ የሚለው ግን ገና የሚጣራ ነው ብሏል። በጉዳዩ ላይ በኔቸር የሳይንስ ጆርናል ላይ ኤዲዛርድ ኤርነስት የተባሉ የዩናይትድ ኪንግደም ተመራማሪ እንደጻፉት ደግሞ የቻይና የባሕል ሕክምና ፈውስ ማምጣቱ ይቅርና አደገኛ ነው፤ ሊወሰድም አይገባም ሲሉ ተከራክረዋል። ተመራማሪዋ ይህን ይበሉ እንጂ የቻይና ሕክምና ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በቻይና አገር ብቻም ሳይሆን በመላው ዓለም ተፈላጊነቱ በእጥፍ ጨምሯል። የቻይና ስቴት ካውንስል ባለፈው ዓመት ባወጣው አንድ መረጃ የቻይና ባሕላዊ ሕክምና ኢንዱስትሪ 420 ቢሊዮን ዶላር እንደሚገመት ይፋ አድርጎ ነበር። የቻይና ፕሬዝዳንት ሺ ደግሞ በቻይና ሕክምና ዙርያ ጠንካራ የደጋፊነት መንፈስ እንዳላቸው ይነገራል። እንዲያውም በአንድ ወቅት "የቻይና ባሕላዊ ሕክምና የቻይና ሥልጣኔ ሕያው ቅርስ ነው" ሲሉ ተደምጠዋል። ቻይና በርካሽ ምርቶቿም ሆነ በብድር ቀፍድዳ ታዳጊ አገራትን በጉያዋ አድርጋ የድጋፍ መሰረቶቿ እንዲሆኑ እንደምትሞክረው ሁሉ፤ ይህን የባሕል ሕክምና በመላው ዓለም በማስተዋወቅ አዲስ ምዕራፍ፣ አዲስ ግንባር፣ አዲስ እቅድ ይዛ ተነስታለች። ቤይጂንግ ይህን ባሕላዊ ሕክምና በተቀረው ዓለም ለማስተዋወቅ ብዙ ብትጥርም ሰምሮላታል ለማለት ግን ይከብዳል። በቢሊዮን የሚቆጠሩ የዓለም ሕዝቦች አሁንም ቢሆን የቻይና የባሕል ሕክምና ምን እንደሆነ አያውቁም። እንኳንስ ሊሞክሩት በጭራሽ ሰምተውት የማያውቁ ብዙ ናቸው። ቻይና ይህን ወረርሽኝ ከለላ በማድረግ ባሕላዊ ሕክምናዋን ለማስተዋወቅ መሞከሯን ብዙዎች አልወደዱላትም። በችግር ውስጥ ፖለቲካዊና ባሕላዊ ትርፍ እንደማጋበስ አድርገው ነው የተመለከቱት። ቻይና ግን ይህን ታስተባብላለች። ለባሕላዊ መድኃኒቶች መስሪያ በርካታ በርካታ ብርቅዬ እንስሳት ተገድለዋል ቻይና በአሁኑ ሰዓት በድጋፍ ስም ከዘመናዊ የሕክምና ቁሳቁሶች ጋር ቀላቅላ የባሕል መድኃኒቶቿን ከባሕል ሐኪሞቿ ጋር አጣምራ ወደ ታዳጊ የእስያ፣ የአፍሪካና የምሥራቅ አውሮፓ አገራት እየላከች ትገኛለች። "የቻይናን ልምድ ማካፈል እንፈልጋለን፣ ለኮቪድ-19 የቻይናን መፍትሄ ለዓለም ማጋራት እንፈልጋለን፣ በዚህም የተቀረው ዓለም የቻይናን መድኃኒቶች እንዲሞክቸው እንሻለን" ብለዋል የቻይና ብሔራዊ የባሕልም ሕክምና አስተዳደር ምክትል ፕሬዝዳንት ዩ ያንሆንግ። ሚስተር ዮንግ ቻይና የባሕል መድኃኒቶቿን የእጅ አዙር ኃያልነት ማሳያና ተጽእኖ መፍጠሪያ እያደረገቻቸው እንደሆነ አይክዱም። "በወረርሽኙ ቁጥጥር የቻይናን አካሄድ ውጤታማነት፣ የምዕራቡን ዓለምን ደግሞ ውጤት አልባነት አስታከን የቻይና የባሕል ሕክምና እንዲታወቅ እየሰራን ነው" ይላሉ ምክትል ፕሬዝዳንቱ። የቻይና የባሕል ሕክምና በዓለም ጤና ድርጅት ዘንድ ባለፈው ዓመት አድናቆት ማግኘቱ ለሌላ እውቅና አብቅቶታል። ብዙዎች የዓለም ጤና ድርጅት ለቻይና የባሕል ሕክምና የሰጠውን አድናቆት አሳሳች ሲሉ ተችተውት ነበር። የዓለም ጤና ድርጀት በዓለም ዙርያ በነበሩ የባሕል ሕክምናዎች ላይ የ"ተጠንቀቁ" መልዕክት ሲያሰራጭ በቻይና የባሕል ሕክምና ዙርያ ግን ይህንኑ ተመሳሳይ መልዕክቱን ከእንግሊዝኛና ከቻይንኛ ቋንቋዎች ላይ ማንሳቱ ትዝብት ውስጥ ጥሎት እንደነበር ይታወሳል። አንዳንዶች ድርጅቱ በቻይና ተጽዕኖ ሥር ወድቋል ሲሉ ይህንኑ እንደማስረጃ ያቀርባሉ፤ ይተቹታልም። የቻይና ባሕል ሕክምና ጥብቅ ሳይንሳዊ የቤተ ሙከራ ሂደቶችን ያላለፈ በመሆኑ በዓለም ዙርያ ተቀባይነቱ እንደልብ እንዳይሆን አድርጎታል። ባሳለፍነው ግንቦት የስዊድን ቤተ ሙከራ ሊንሁዋ ኪንግዌን የተሰኘውን የቻይና የባሕል መድኃኒት በቤተ ሙከራ በማስገባት ምርምር ያደረገበት ሲሆን፤ ከዚህ ውህድ ውስጥ ማግኘት የቻለው ሜንቶል የተባለን የቀረፋ ሽታ ያለው ንጥረ ነገር ብቻ ነው። ለመድኃኒትነት የሚያበቃ ምንም ነገር ሳያገኝበት ቀርቷል። የቻይና የባሕል ሕክምና በብዝኃ ሕይወት ለይ አደጋ እንደቀነ የሚናገሩም አልጠፉም። ከቻይና ሕዝብ ብዛት አንጻር አንዳንድ የባሕል መድኃኒቶችን ለማዘጋጀት የሚያስፈልጉ ግብአቶችን ለማግኘት በብርቅዬ እንሰሳት ላይ የሚፈጸም አደን እንዲበራከት አድርጓል። ለምሳሌ የቻይና ብሔራዊ ጤና ኮሚሽን የድብ ሐሞት ፈሳሽን የያዘ ውህድ መወጋት የኮሮናቫይረስን መከላከል ጥሩ ነው በማለቱ፤ እንዲሁም ከፓንጎሊን ተራማጅ እንሰሳ ቅርፊት መድኃኒት ይሰራል የሚል እምነት በመንሰራፋቱ በእነዚህ ላይ አደን በርክቶ ነበር። መድኃኒትን በፕሮፓጋንዳ? ይህ በእንዲህ እንዳለ የቻይና መንግሥትና የቻይና መገናኛ ብዙሃን ባሕላዊ ሕክምናቸውን በማስተዋወቅ ረገድ ከመጠን ያለፈ ዘመቻ መክፈታቸው ሌላ ያልታሰበ ጣጣ ይዞባቸው መጥቷል። ለምሳሌ በዩናን አውራጃ በወረርሽኙ ምክንያት ወደ ትምህርት ቤት ዝር እንዳይሉ የተነገራቸው ተማሪዎች ወረርሽኙ ጋብ ሲል ወደ ትምህርት ገበታ ሊመለሱ ሲሉ የባሕላዊ መድኃኒት ካልተጋታችሁ ትምህርት ቤት መግባት አትችሉም ተብለው ነበር። በቤይጂንግ የከተማ አስተዳደር ደግሞ አንድ ሕግ ረቂቅ ላይ ደርሶ ነበር። ረቂቅ ሕጉ የቻይና የባሕል ሕክምናን የሚያጥላላ ማንኛውም ቻይናዊ ለፍርድ እንዲቀርብ የሚጠይቅ ነው። እነዚህ የቅርብ ጊዜ ክስተቶች የቻይና የባሕል ሕክምና ጉዳይ በዚያች አገር አዲስ የውይይትና የክርክር ምዕራፍ እንዲከፈት ምክንያት ሆኗል። ከቅርብ ጊዜ ወዲህም 'የቻይና ባሕል ሕክምና ሳይንስ ነው ወይስ አይደለም?' የሚለው ሙግት ማኅበራዊ የመገናኛ መድረኮችን አጥለቅልቆታል። "ሳይንስ ለተጠየቅ ክፍት ነው፤ የቻይና ባሕል ሕክምና ለተጠየቅ ዝግ ነው። ስለዚህ የቻይና የባሕል ሕክምና ሳይንስ አይደለም" ይላል አንድ የዌቦ ማኅበራዊ ሚዲያ ተጠቃሚ። ዶ/ር ሊዮ በበኩላቸው በዚህ መንገድ ሙግቱን ይዘጉታል። "አንድ መድኃኒት በሳይንስ እንጂ በፕሮፓጋንዳ ኃይል ፈዋሽነቱ አይረጋገጥም።"
ووصف رئيس الوزراء البريطاني، بوريس جونسون، تلك الجهود بأنها "أكثر المساعي المشتركة إلحاحا في حياتنا". ولكن بعيدا عن علم التكنولوجيا الفائقة المعني بإيجاد دواء ناجع، ماذا عن الخدمات اللوجستية اللازمة لتوزيع لقاح إلى سبعة مليارات شخص حول العالم؟ وفي بريطانيا، يتركز هذا الجهد في حرم هارويل الجامعي للعلوم، في قاعدة جوية سابقة لسلاح الجو الملكي البريطاني في أوكسفوردشاير. سيكون ذلك المكان مركز تصنيع وابتكار اللقاحات في المملكة المتحدة (VMIC)، وذلك وفق خطط مسبقة تم تقديم موعدها بسبب فيروس كورونا. مواضيع قد تهمك نهاية ويوضح ماثيو دوشارز، الرئيس التنفيذي لمركز تصنيع اللقاحات: "لقد اختصرنا بالفعل الجدول الزمني إلى النصف تقريبا. لذا، بينما كنا نتوقع أن يكون جاهزا في نهاية عام 2022، نأمل الآن أن يكون جاهزا على الإنترنت في عام 2021". "مثل إعداد كعكة" لم يأخذ السيد دوشارز إجازة صيفية بعد، لأنه يعلم أن هذا المكان قد ينتهي به الأمر بإنتاج لقاح جامعة أكسفورد الذي أعلن عنه من قبل. إنه على اتصال دائم بالفريق في معهد جينر لأبحاث اللقاحات التابع للجامعة. ويقول دوشارز إنها مسؤولية كبيرة. ويضيف: "من المهم للغاية ليس فقط بالنسبة للبلد، ولكن على مستوى العالم، أن تكون قادرا على إنتاج هذه الأنواع من اللقاحات بسرعة وفعالية". "لكي نستخدم تشبيها: إنه يشبه خبز كعكة في المنزل. يمكنك قضاء ساعات في تحضير الكعكة المثالية، والآن عليك أن تخرج وتخبز 70 مليون كعكة، ويجب أن تكون كلها مثالية، لذا فالأمر يمثل تحديا كبيرا". هذا وصف مبسط للأمر. اضطرت جامعة أكسفورد بالفعل إلى توفير مختبرات مؤقتة، تكفي لبدء تصنيع لقاحها الآن، حتى قبل أن تعرف نتائج تجاربها العالمية. في نهاية المطاف، سيحتاج الجنس البشري إلى صنع مليارات الجرعات، من عدة أنواع من لقاحات مضادة لفيروس كورونا. وسيتعين تصنيعها جميعا وتوزيعها في جميع أنحاء العالم. ويحث التحالف العالمي للقاحات - Gavi - البلدان على البدء في التفكير في كيفية توزيع اللقاح من الآن. تجري التجارب البشرية على لقاح جامعة أكسفورد في جنوب إفريقيا لكن ليس من السهل تحقيق تعاون دولي فعال، لأن العديد من الدول الغنية تعقد بالفعل صفقات ثنائية مع شركات الأدوية، للتأكد من أنها تستطيع توفير الإمدادات اللازمة، إذا تم العثور على التركيبة السحرية. التغلب على المصلحة الذاتية يقول سيث بيركلي، الرئيس التنفيذي للتحالف العالمي للقاحات، إن إحدى أكبر العقبات التي يواجهها هي ما يسمى بـ "قومية اللقاح". ويضيف: "أعتقد أننا بحاجة إلى أن تفكر جميع الدول في هذا الأمر بعقلية جماعية عالمية، وذلك جزئيا لأنه الشيء الصحيح الذي يجب فعله، ولكن أيضا لأنها مسألة تتعلق بالمصلحة الذاتية". "إذا كان لديك مخزون كبير من الفيروسات المنتشرة في البلدان المجاورة ، فلا يمكنك العودة إلى تجارتك العادية، أو سفرك أو تنقل الأشخاص. من المهم حقا أن تكون لديك هذه العقلية: لسنا بأمان، ما لم يكن الجميع آمنا". بالإضافة إلى محاولة التأكد من حصول البلدان النامية على اللقاحات المناسبة، يتعين على السيد بيركلي التفكير في الجوانب الأكثر واقعية، والتفاصيل المرتبطة بطرح اللقاح، بما في ذلك ما إذا كان هناك قوارير زجاجية كافية في العالم أم لا. هناك تقارير عن أزمة محتملة في إنتاج الزجاج الطبي. ويقر بيركلي: "لقد كنا قلقين بشأن ذلك، لذلك قمنا بشراء قوارير تكفي لملياري جرعة، وهذا هو عدد الجرعات التي نأمل أن تكون جاهزة بحلول نهاية عام 2021". إذا كانت القوارير الزجاجية مشكلة محتملة، فهناك مشكلة أيضا في الثلاجات، حيث يجب حفظ معظم اللقاحات في درجات حرارة منخفضة. الحفاظ عليها باردة يساعد البروفيسور توبي بيترز، الخبير في لوجستيات سلاسل التبريد في جامعة برمنغهام، منظمات مثل التحالف العالمي للقاحات، في التفكير في كيفية تعظيم قدرة التبريد الحالية في البلدان النامية. يقول: "لا يقتصر الأمر على مجرد ثلاجة للقاح. إنه في الواقع يتعلق بجميع القطع والمستلزمات الأخرى أيضا: ألواح التحميل التي تنقلها في الطائرات، المركبات التي تنقلها إلى المتاجر المحلية، ثم الدراجات النارية والأشخاص الذين يوزعونها ويوصلونها بشكل صحيح إلى المجتمعات. كل هذه الأمور يجب أن تعمل بسلاسة". ستكون هناك حاجة إلى المزيد من القوارير الزجاجية، وثلاجات لتخزينها تحدث البروفيسور بيترز مع شركات الأغذية والمشروبات العالمية، لاستكشاف إمكانية استعارة مخازن سلاسل التبريد، للمساعدة في هذا المشروع العملاق. لتسهيل توزيع اللقاح، سيتعين على الدول تحديد من ستعطي الأولوية من سكانها. من سيكون في مقدمة الصفوف؟ تقول الدكتورة تشارلي ويلر، المسؤولة عن اللقاحات في مؤسسة "ويلكام تراست" الخيرية البريطانية، إن الدول ستضطر إلى طرح بعض الأسئلة الصريحة. "من يحتاج إلى هذا اللقاح؟ ما هي الفئات الأكثر عرضة للخطر؟ من هم الأكثر أولوية؟ لأن ما نحن واضحون بشأنه هو أن أي لقاح أولي من المرجح أن يفوق الطلب عليه ما هو معروض ، لذلك يجب تقرير الخيارات". حتى إجراء التطعيمات الفعلية سيكون صعبا. تبحث بريطانيا، على سبيل المثال، في نموذج يستخدم شبكة مراكز الاقتراع في أنحاء البلاد كطريقة لمعالجة السكان. لكن الأمر أكثر صعوبة بالنسبة للبلدان الفقيرة. تؤكد الدكتورة ويلر على أن أنظمة الرعاية الصحية القوية ستكون عاملا أساسيا مهما، فضلا عن العاملين في مجال الرعاية الصحية، الذين لديهم المهارات التقنية المناسبة لتحصين الفئات المستهدفة. يعتقد العلماء جميعا أنه سيتم العثور على لقاح ما. لكن الكثير منهم يقولون إن ما يقض مضاجعهم هو الحجم الهائل من المتطلبات الضرورية التي يجب توافرها لتوصيله إلى مليارات الأشخاص حول العالم.
https://www.bbc.com/amharic/news-53803589
https://www.bbc.com/arabic/world-53808265
ሚርዋስ እና ሪሃና ባሳለፍነው ዓመት በአፍጋኒስታን ዋና ከተማ ካቡል ሰርጋቸውን በሚያካሂዱበት ስነ-ስርዓት ላይ አንድ የአይኤስ ታጣቂ ባደረሰው የቦምብ ጥቃት 90 ሰዎች ሕይወታቸው አልፏል። ጥንዶቹ በደረሰው ፍንዳት በርካታ የቤተሰብ አባሎቻቸውን፣ ጓደኛና ወዳጅ ያጡ ሲሆን በወቅቱ የደረሰባቸው የስነ አእምሮአዊ ጫናም ቀላል የሚባል አልነበረም። በዚህ ሳምንት ደግሞ ጥቃቱ ከደረስ አንድ ዓመት ይሞላዋል። የ18 ዓመቷ ሪሃና በዛች ዕለት ምን እንደተፈጠረ በይፋ ለማውራት ለመጀመሪያ ጊዜ ፈቃደኛ ሆናለች። ''በየቀኑ ሌሊት ላይ ቅዠት ይቀሰቅሰኛል፤ ሁሌም ስለማለቅስ እንቅልፍ አይወስደኝም'' ስትል ለቢቢሲ ተናግራለች። እሷ እንደምትገልጸው በርከት ያሉ ሰዎች የተሰበሰቡቡት ቦታ ስትገኝ ጭንቀት የሚይዛት ሲሆን በመኪና መንቀሳቀስም በእጅጉ ትፈራለች። ''በማንኛውም አጋጣሚ ተኩስ ወይም የፍንዳታ ድምጽ ስሰማ በሰርጌ ዕለት የተፈጸመውን ነገር ያስታውሰኛል፤ ነገሮቹ ሁሉ በድጋሚ የሚፈጠሩ እየመሰለኝ በጣም እፈራለው" ብላለች። ጥቃቱ ከተፈጸመ አንደኛ ዓመቱን ለማስታወስ ዘመዶቻቸውና ወዳጆቻቸው ሰርጉ ከተካሄደበት አዳራሽ ፊትለፊት በመሰብሰብ ቦምቡን ያፈነዳው አካል ለፍርድ እንዲቀርብ ድምጻቸውን አሰምተዋል። ሚርዋስ ግን በቦታው አልተገኘም ነበር። ስለፍንዳተው ማሰብ በራሱ ሰውነቱን እንደሚያንቀጠቅጠው ይናገራል። ''ከፍንዳታው በፊት ሁላችን በደስታ ተውጠን ነበር። ነገር ግን በድንገት ሁላችን ከሰማይ ወደ ምድር የወደቅን አይነት ስሜት ተሰማኝ። በቅጽበት ውስጥ ደስታችን ወደ ሀዘንና ዋይታ ተቀየረች።'' የጥንዶቹ የሰርግ ስነ-ሰርዓት ላይ አይኤስ የተባለው አክራሪ እስላማዊ ቡድን ጥቃት የፈጸመው አፍጋኒስታን ውስጥ እንደ አናሳ ከሚቆጠሩት ሺአዎች አባል ስለሆኑ ነው። አይኤስም ሺአዎች እስልምናን ሙሉ በሙሉ አይቀበሉም በማለት ባለፉት ዓመታት ተደጋጋሚ ጥቃት ይፈጽማል። ለሪሀና እና ሚርዋስ የሰርጋቸው ዕለት የደረሰው ጥቃት አልበቃ ብሎ አንደንድ ዘመዶችና ጓደኞች ለፈሰሰው ደም እናንተ ናችሁ ተጠያቂዎች በማለት ወንጅለዋለቸዋል። ''አንድ ቀን አስቤዛ ለመግዛት ስንቀሳቀስ አንዲት በሰርጋችን ዕለት ዘመዷን የተነጠቀች ሴት አገኘሁ። አንተ ነብሰ በላ ነህ አለችኝ'' በማለት ያጋጠመውን ነገር ሚርዋስ ያስታውሳል። ሪሃናም ብትሆን በተለያዩ አጋጣሚዎች ሰዎች ጥፋተኛ እንደሆነች ነግረዋታል። ''አንቺና ባለቤትሽ በዛች በተረገመች ዕለት ሰርጋችሁን ባታካሂዱ ኖሮ ይሄ ሁሉ አይከሰትም ነበር'' የሚሏት በርካቶች ናቸው። ምንም እንኳን አይኤስ ለጥቃቱ ኃላፊነቱን ቢወስድም በአፍጋኒስታን በኃይልም በተቀባይነትም ጥሩ ይዞታ ላይ የሚገኘው ታሊባን ነው። ታሊባንም ከአይኤስ ሲነጻጸር አነስተኛ ቁጥር ያለው ጥቃት ነው የሰነዘረው። እስካሁንም በአስርታት የሚቆጠሩ ጥቃቶችን በአፍጋኒስታን ፈጽሟል። ባለፈው ግንቦት ወር ላይ ቡድኑ በዋና ከተማዋ ካቡል በአንድ ሆስፒታል ወላዶች ክፍል ውስጥ ፈጽሞታል በተባለው ጥቃት 24 ሴቶች፣ ህጻናትና አዲስ የተወለዱ ልጆች ተገድለዋል። ሪሃና እና ሚርዋስ በተፈጠረው ነገር አሁንም ድረስ ስነ-ልቦናዊ ጫና ውስጥ የሚገኙ ሲሆን በነሱ ምክንያት እነዚያ ሁሉ ሰዎች መሞታቸው ደግሞ የጥፋተኝነት ስሜት ውስጥ እንዲገቡ አድርጓቸዋል። ነገር ግን ጥንዶቹ የደረሰባቸውን የአእምሮ መታወክ ለማስታገስ በማሰብ የስነ-ልቦና ባለሙያ ጋር እስከመሄድ ደርሰዋል። በአሁኑ ሰአትም ትልቅ መሻሻል እያሳዩ እንደሆነ እራሳቸው መስክረዋል።
قبل عام، استهدف انتحاري تابع لتنظيم الدولة الإسلامية حفل زفاف ميرويس وريحانة في العاصمة الأفغانية كابول، مما أسفر عن مقتل أكثر من 90 شخصا من الضيوف. وفقد العروسان أعضاءً من الدائرة المقربة من العائلة والأصدقاء، وترك الهجوم أثرا ثقيلا على صحتهما النفسية. وبعد مضيّ عام على الهجوم، قرر الزوجان لأول مرة الحديث علانية. وقالت ريحانة لبي بي سي: "تداهمني الكوابيس كل ليلة وأظل أبكي ولا أستطيع الخلود للنوم". وبات أي تجمّع بشري يثير قلق ريحانة، وكذا السفر بالسيارة. "أصوات الطلقات أو الانفجارات تحيلني إلى ذلك اليوم، وأظن أن شيئا سيقع لي مرة أخرى". مواضيع قد تهمك نهاية وأثار أقارب قتلى ذلك اليوم فكرةَ تنظيمِ تظاهرة خارج قاعة الاحتفالات التي تعرضت للهجوم في عُرس ميرويس وريحانة، وذلك لإحياء الذكرى والدعوة لمحاكمة المهاجمين. لكن ميرويس قال إنه لن يتمكن من الحضور. إن يديه ترتعشان بمجرد مرور خاطر الانفجار على رأسه. يقول ميرويس: "قبل الزفاف كانت السعادة تغمرنا. كنا نحلّق في أجواء بعيدة من السماء، وفجأة بدا الأمر كما لو كنا وقعنا على الأرض. فقدنا كل سعادتنا". أفغاني يروي كيف حول تفجير انتحاري عرسه إلى مأتم ميرويس يرقص في زفافه، قبل الانفجار وكان استهداف حفل زفاف هذين العروسين لأنهما ينتميان إلى أقلية الشيعة في أفغانستان، والتي يكفّرها تنظيم الدولة. ودأب مسلحو هذا التنظيم على شن هجمات ضد المجتمع الشيعي في السنوات الأخيرة. وتفاقمت صدمة ريحانة وميرويس النفسية جرّاء الهجوم بعد أن واجها على نحو لم يتوقعاه اتهامًا من بعض الأقارب والمعارف بالمسؤولية عن الحادث. يقول ميرويس: "كنت أتسوّق ذات يوم عندما قابلتُ امرأة من هؤلاء الذين فقدوا قريبا لهم في يوم زفافي. وما أنْ رأتني المرأة حتى قالت: 'قاتِل'". وبدأ بعض أقارب الضحايا ينظرون إلى الزوجين ريحانة وميرويس على أنهما "من الأعداء"، على حد وصف ميرويس الذي اضطر لغلق ورشة لحياكة الملابس كان يمتلكها ويديرها. ولم تسلم ريحانة من استهداف الناس الذين قال بعضهم إنه لولا العُرس لما وقع هجوم. تقول ريحانة: "الكل يلومني على ما حدث. أما أنا فألتزم الصمت". أقارب الضحايا خارج مستشفى في كابول في أغسطس/آب الماضي ويقلّ نفوذ تنظيم الدولة في أفغانستان عن نفوذ حركة طالبان، لكن التنظيم مع ذلك ينفذ الكثير من الهجمات في البلاد. وفي مايو/أيار نفّذ تنظيم الدولة هجوما داميا على مستشفى ولادة في كابول، حيث قتل مسلحون 24 من الأطفال والأمهات وحديثي الولادة. وفي وقت سابق من الشهر الجاري، داهم تنظيم الدولة سجنا في مدينة جلال اباد مُحرّرًا المئات من نزلائه. وتأتي تلك الهجمات رغم خسارة التنظيم للأرض واعتقال عدد من قادته البارزين. يقول ميرويس: "لم تكد تمضي أسابيع قليلة بعد الزفاف، حتى وقع انفجار في جزء آخر من كابول، وقد أُغمي على زوجتي من فرط الخوف". تشييع ضحايا تفجير انتحاري استهدف حفل زفاف في كابول وفي أمر نادر في تلك البقاع، تتلقى ريحانة حاليا دعما نفسيا في مؤسسة غير ربحية في العاصمة كابول. وتقول ريحانة إن العلاج يساعدها في تجاوز الارتباك والألم الذي أصابها جراء الهجوم، وفي التخلص من هاجس المسؤولية عن وقوعه. تقول ريحانة: "من الجيد بالنسبة لي أن أتمكن على الأقل من الإفصاح عن خواطري". ليلى شوارتز، المعالجة النفسية لـريحانة تقول لبي بي سي إن مريضتها كانت تحرز تقدما حذِرا على صعيد العلاج "حتى وقع انفجار، لتنتكس حالتها مجددا". وعلى الرغم من سقوط آلاف القتلى والجرحى سنويا في أفغانستان، لا يتلقى علاجا نفسيا إلا عدد قليل من الضحايا. وفي بلد يعد الحصول فيه على متطلبات الرعاية الصحية الأساسية من قبيل الرفاهية، لا تُعدُّ الصحةُ النفسية أولوية. ولولا أن العلاج النفسي الذي يحصل عليه ميرويس وريحانة مجانيا في مؤسسة خيرية لما استطاعا الوفاء بتكلفته. قاعة المناسبات مدمَّرة بعد الانفجار وتقول ريحانة إن حديثها مع طبيبة نفسية وإفصاحها عن خواطرها ساعدها كثيرا. ويتفق ميرويس مع زوجته في ذلك. يقول ميرويس: "تحتاج أفغانستان للمزيد من الناس يعملون في مجال الصحة النفسية؛ كل الأفغان عانوا آلاما وفقدوا أحبة". ويُتوقع أن تبدأ الأسبوع المقبل محادثات سلام بين الحكومة الأفغانية وحركة طالبان، لكن أعمال الاقتتال لا تزال مستمرة دون توقف. وليس تنظيم الدولة شريكا في المفاوضات. تقول ريحانة إنها لم تعد تشعر بالأمان في أفغانستان. وتأمل المعالجة النفسية شوارتز في حصول المؤسسة العلاجية الخيرية في كابول على مزيد من التبرعات حتى يتسنى لها مساعدة الزوجين ميرويس وريحانة في السفر خارجا بعيدا عن العمليات الانتحارية، وعن تحمّل اللوم في مأساة نزلت بهما ليلة زفافهما. ويتلقى ميرويس هو الآخر علاجا نفسيا، لكنه مثل ريحانة لا يزال يرى الأمان شيئا بعيد المنال. يقول ميرويس: "قبل زفافي، كانوا يقولون إن السلام قادم. وقد مرّ عام الآن، فأين السلام؟" ويضيف: "أقول لكم، حتى بعد عشر سنوات لن تروا سلاما أو استقرارا في أفغانستان".
https://www.bbc.com/amharic/news-55976634
https://www.bbc.com/arabic/world-55809144
የትራምፕ ጠበቆች በበኩላቸው ዶናልድ ትራምፕ ዋይት ሃውስን ከለቀቁ በኋላ መሰል ክስ ሊቀርብባቸው አይችልም ሲሉ ተከራክረዋል። ይሁን እንጂ 56-44 በሆነ የድምጽ ብልጫ የቀድሞ ፕሬዝደንት ላይ ክስ የመመስረቱ ሂደት ድጋፍ አግኝቷል። ዶናልድ ትራምፕ ባሳለፍነው ወር ደጋፊዎቻቸው በካፒቶል ሂላ ላይ ጉዳት እንዲያደርሱ አመጽ ቀስቅሰዋል በሚል እየተወነጀሉ ነው። ትራምፕ ምንም አይነት ማረጋገጫ ሳያቀርቡ ምርጫው ተጭበርብሯል ሲሉ መቆየታቸው ይታወሳል። ትራምፕን እየከሰሱ የሚገኙት ዲሞክራቶች ሂድቱን በኤግዚቢትነት ያቀረቧቸውን ተንቀሳቃሽ ምስሎች በማሳየት ጀምረዋል። በተንቀሳቃሽ ምሰሉ ትራምፕ ደጋፊዎቻቸው ወደ ካፒቶል ሂል እንዲሄዱ 'ሲያነሳሱ' እና በሺዎች የሚቆጠሩ የትራምፕ ደጋፊዎች ካፒቶል ሂልን ሰብረው ሲገቡ፤ በንብረት እና በጸጥታ አስከባሪዎች ላይ ጉዳት ሲያደርሱ ያሳያል። ዴሞክራቶች ባቀረቡት ተንቀሳቃሽ ምስል ላይ ትራምፕ ደጋፊዎቻቸው 'እስከመጨረሻው እንዲታገሉ' መልዕክት ሲያስተላልፉ፤ ይህን ተከትሎም በካፒቶል ሂል ላይ ጉዳት ሲደርስ አስመልክተዋል። ዲሞክራቱ ጄሚ ራስኪን፤ ይህ ተግባር ትራምፕን በወንጀል ማስጠየቅ አለበት ብለው ተከራክረዋል። "ይህ የአሜሪካ የወደፊት እጣ መሆን የለበት። በመንግሥታችን ላይ አመጽ የሚቀሰቅስ ፕሬዝደንት ሊኖረን አይገባም" ብለዋል። የቀድሞ ፕሬዝደንት ትራምፕ ጠበቆች በበኩላቸው፤ ዶናልድ ትራምፕን በዚህ ሂደት ውስጥ ማሳለፍ ሕገ መንግሥታዊ አይደለም በማለት ተከራክረዋል። ዲሞክራቶችም ይህን እያደረጉ ያሉት ፖለቲካዊ ፍላጎታቸውን ለማሳካት ነው ብለዋል። 56-44 የሚለው የድምጽ ውጤት ስድስት የትራምፕ ፓርቲ አባላት የሆኑ ሪፐብሊካኖች ከዲሞክራቶች ጎን በመሆን ድምጽ መስጠታቸውን ያመላክታል። በትራምፕ ላይ ክስ ለመመስረት 100 መቀመጫ ባሉት ሴኔት ውስጥ 2/3ኛ ድጋፍ ያስፈልጋል። ትራምፕ ላይ ክስ እንዲመሰረት ከተወሰነ ዶናልድ ትራምፕ ወደፊት የፖለቲካ ተሳትፎ አድርገው ስልጣን እንዳይዙ ሊደረጉ ይችላሉ። በካፒቶል ሂል የነበረው አመጽ በቀጣይ ምን ይፈጠራል? በትራምፕ ላይ ክስ እንዲመሰረት የሚጠይቁት ዴሞክራቶችም ሆኑ የትራምፕ ጠበቆች ለአንድ ተጨማሪ ቀን መከራከሪያ ነጥቦቻቸውን ማቅረባቸውን ይቀጥላሉ። በሴናተሮች በኩል ለሚነሱ ጥያቄዎች ዴሞክራቶች እና የትራምፕ ጠበቆች ምላሽ ይሰጣሉ። ዴሞክራቶቹ የዓይን ምስክሮችንም ቃል ሊያሰሙ ይችላሉ። እስከ መጪው ሰኞ ድረስ ትራምፕ ክስ እንዲመሰረትባቸው አልያም ነጻ እንዲወጡ ሴኔቱ ውሳኔ ማስተላለፉ አይቀርም ተብሏል።
واجه ترامب تهمة التحريض على العصيان، عندما اقتحم أنصاره مبنى الكونغرس ويواجه ترامب تهمة التحريض على العصيان، عندما اقتحم أنصاره مبنى الكونغرس في وقت سابق من الشهر الجاري، مما أسفر عن مقتل خمسة أشخاص. ووافق الديمقراطيون والجمهوريون على تأجيل بدء إجراءات المساءلة لمدة أسبوعين، للسماح بموافقة حكومة الرئيس الأمريكي الجديد جو بايدن، ولكي يتمكن ترامب من أن يعد دفاعا. وقال بايدن لشبكة "سي إن إن" الإخبارية إنه لا يعتقد أن الديمقراطيين سيحصلون على دعم سبعة عشر عضوا جمهوريا في مجلس الشيوخ، وهي الأصوات التي يحتاجون إليها لإدانة ترامب. ويعد الرئيس السابق أول رئيس في تاريخ الولايات المتحدة توجه إليه تهمة سوء الإدارة- أو إجراءات العزل- مرتين من جانب الكونغرس الأمريكي. مواضيع قد تهمك نهاية واتهم مجلس النواب، الذي يسيطر عليه الديمقراطيون، ترامب بتشجيع العنف بادعاءاته الكاذبة بتزوير الانتخابات وتحريض حشد من أنصاره على اقتحام مبنى الكونغرس في السادس من يناير/كانون الثاني. كما أيد بعض الجمهوريين إجراءات مساءلة ترامب من خلال تصويت تاريخي. ماذا سيحدث؟ يواجه ترامب، الجمهوري، حاليا إجراءات محاكمة في مجلس الشيوخ. ويعني تأييد أغلبية الثلثين في مجلس الشيوخ إدانة ترامب. وإذا أدين ترامب، يمكن لأعضاء مجلس الشيوخ التصويت أيضا على منعه من تولي أي منصب عام مرة أخرى. متى تبدأ المساءلة؟ من المقرر أن تبدأ مساءلة ترامب في مجلس الشيوخ الشهر المقبل. وأرسلت نانسي بيلوسي، رئيسة مجلس النواب، في 25 يناير/كانون الثاني، لائحة اتهام ترامب بالتحريض على العصيان إلى مجلس الشيوخ بعد موافقة مجلس النواب عليها. ووفقا للدستور، تبدأ إجراءات المساءلة بحلول الساعة 13:00 بالتوقيت المحلي في اليوم التالي. بيد أن تشاك شومر، زعيم الأغلبية الجديد في مجلس الشيوخ، وافق على طلب تقدم به الزعيم الجمهوري ميتش ماكونيل من أجل إتاحة المزيد من الوقت. وسوف تبدأ المحاكمة نفسها في التاسع من فبراير/شباط. هل يمكن محاكمته الآن بعد مغادرة منصبه؟ لم يحدث ذلك من قبل، لذا فهي خطوة لا سابق لها ولا ينص عليها دستور الولايات المتحدة. وكانت إجراءات محاكمة ضد الرئيس ريتشارد نيكسون قد انتهت عندما استقال عام 1974. لذلك يمكن أن يرفع ترامب قضيته إلى المحكمة العليا، مدعيا أن محاكمته كانت غير دستورية. وكان بعض المسؤولين في المناصب الأدنى مرتبة قد حوكموا بعد تركهم مهام مناصبهم. هل سيُدان ترامب في مجلس الشيوخ؟ يشغل الديموقراطيون نصف المقاعد المئة فقط، لذا سيتطلب الأمر تصويت 17 جمهوريا ضد شخص ينتمي لحزبهم. وتعد هذه نسبة أصوات مرتفعة بالنسبة للحزب الذي ظل إلى حد كبير مخلصا علنا لترامب. بيد أن 10 جمهوريين في مجلس النواب أيدوا إجراءات المحاكمة، وأشار اثنان من أعضاء مجلس الشيوخ إلى أنهما منفتحان على ذلك. حتى ميتش ماكونيل يقول إنه لم يقرر بعد بماذا يصوت. هل يمكن لترامب الترشح للرئاسة مرة أخرى إذا أدين؟ إذا أدين ترامب من قبل مجلس الشيوخ، يمكن للنواب إجراء تصويت آخر لمنعه من الترشح في الانتخابات على المنصب مرة أخرى، وكان ترامب قد أشار إلى إمكانية ترشحه للرئاسة في عام 2024. قد تكون هذه أكبر نتيجة لهذه المحاكمة. وإذا أدين ترامب، فستكون ثمة حاجة إلى أغلبية بسيطة من أعضاء مجلس الشيوخ لمنع ترامب من تولي "أي منصب شرفي أو ثقة أو ربحي في الولايات المتحدة". لذا يعد تصويت 50 عضوا في مجلس الشيوخ فضلا عن تصويت نائبة الرئيس، كامالا هاريس، كافية لكبح آمال ترامب في السلطة السياسية. وقد يروق ذلك لجمهوريين يأملون في الترشح للرئاسة في المستقبل، وأولئك الذين يريدون خروج ترامب من الحزب. ما هي المزايا الأخرى؟ تحدث البعض عن فقدان ترامب للمزايا الممنوحة لأسلافه من الرؤساء الأمريكيين بموجب قانون الرؤساء السابقين لعام 1958، والتي تشمل معاشا تقاعديا وتأمينا صحيا، وربما تفاصيل أمنية مدى الحياة يتحملها دافعو الضرائب. وعلى الرغم من ذلك من المرجح أن يحتفظ ترامب بهذه المزايا إذا أدين بعد مغادرته مهام منصبه. متى كانت أول محاكمة لترامب؟ كانت بسبب تعاملاته مع أوكرانيا، رغم نفيه ارتكاب أي مخالفة. واتُهم ترامب بالضغط على زعيم البلاد لفتح تحقيق مع بايدن، منافسه البارز في ذلك الوقت لرئاسة البيت الأبيض، وابنه هانتر. ويبدو أن ترامب استخدم المساعدة العسكرية وسيلة للضغط، وحاكمه مجلس النواب، ثم برأه مجلس الشيوخ الذي كان يسيطر عليه الجمهوريون.
https://www.bbc.com/amharic/news-47520900
https://www.bbc.com/arabic/world-47516823
ከአደጋው በኋላ እስካሁን ያገኘናቸው የተረጋገጡ መረጃዎች እነዚህ ናቸው። • ቻይና በቦይንግ 737 ማክስ 8 የሚደረጉ በረራዎችን አገደች • 149 መንገደኞችንና 8 የበረራ ሰራተኞችን አሳፍሮ ይጓዝ የነበረው ET 302 ቦይንግ 737 ማክስ 8 አውሮፕላን ከጠዋቱ 2፡38 ከቦሌ አለም አቀፍ አውሮፕላን ተነሳ። • ከ6 ደቂቃ በኋላ ከአብራሪዎቹ ጋር ይደረግ የነበረው ግንኙነት ተቋርጦ ቢሾፍቱ አካባቢ አውሮፕላኑ የመከስከስ አደጋ አጋጠመው። • የአውሮፕላኑ አብራሪ ችግር ስላጋጠመው ወደ አዲስ አበባ ለመመለስ ጠይቆ እንዲመለስ ተነግሮት እንደነበር ታውቋል። • ከጠዋቱ 4፡ 48 ላይ የጠቅላይ ሚኒስትር ቢሮ በደረሰው አደጋ ወዳጅ ዘመዶቻቸውን ላጡ ሁሉ በኢትዮጵያ ሕዝብና መንግሥት ስም ኀዘኑን ገለጸ። • የኢትዮጵያ አየር መንገድ ሰራተኞቹን አደጋው ወደ ደረሰበት ቦታ መላኩን ከረፋዱ 5 ሰዓት ላይ ባወጣው የአደጋ ሪፖርት አስታወቀ። • ከቀኑ 7፡ 30 አካባቢ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ስራ አስፈፃሚ የሆኑት አቶ ተወልደ ገብረ ማርያም አደጋው ከደረሰበት ቦታ ተገኝተው ጉብኝት አደረጉ። • ከቀኑ 10፡20 አካባቢ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ ET 302 ቦይንግ 737 ማክስ 8 አውሮፕላን የተከሰከሰበትን ቦታ ጎበኙ። • በትናንትናው ዕለት የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዛሬ መጋቢት 2/2011 ዓ.ም የብሔራዊ ሐዘን ቀን እንዲሆን አወጀ። • ቦይንግ 737 ማክስ 8 ከአራት ወራት በፊት የተገዛ ሲሆን የኢትዮጵያ አየር መንገድ የዚህ አይነት ስድስት አውሮፕላኖች አሉት። • አውሮፕላኑ እሁድ ጠዋት ከጆሃንስበርግ በረራው ሲመለስ ምንም አይነት የበረራ ችግርን የሚመለከት መረጃ እንዳልነበርና ከሶስት ሰዓት በላይም መሬት ላይ ቆይቶ እንደነበር ተገልጿል። • ዋና አብራሪው ያሬድ ሙልጌታ ከ 8 ሺህ ሰዓት በላያ ያበረረ ፓይለት ሲሆን ረዳት አብራሪው አህመድ ኑር ሞሃመድ ደግሞ 2 መቶ ሰዓት ያበረረ ፓይለት እንደሆነ ታውቋል። • የአውሮፕላኑ አምራች ቦይንግ በአደጋው የተሰማውን ጥልቅ ሀዘን በመግለጽ የቴክኒካል ቡድን ወደ ኢትዮጵያ እንደሚልክ አስታውቀዋል። • የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከኢትዮጵያ የሲቪል አቪየሽን ባለስልጣንና የኢትዯጵያ ትራንስፖርት ባለስልጣን ጋር በመተባበር አደጋውን የሚመረምር ኮሚቴ አቋቁሟል። • የኢትዮጵያ አየር መንገድ የትናንትናው አደጋ እስኪጣራና ለበረራ ደህንነት ሲል ለጊዜው ቦይንግ 737 ማክስ 8 መጠቀም ማቆሙን ባወጣው የአደጋ ሪፖርት ገልጿል። • የጋብቻ ቃልኪዳናቸውን በአደባባይ በማድረጋቸው የታሰሩት ኢራናዊ ጥንዶች በዋስ ተለቀቁ ስለሟቾች እስካሁን የምናውቀው • ህይወታቸው ካለፉት ሰዎች 32 ኬንያዊያን፣ 18 ካናዳዊያን፣ 18 ኢትዮጵያዊያን ሲሆኑ በአጠቃላይ የ33 ሃገራት ዜጎች ይገኛሉ። • የሶማሊያ ጠቅላይ ሚኒስትር ፕሮቶኮል ሻሀድ አብዲሻኩር በአውሮፕላን አደጋው ከሞቱት መካከል አንዱ ናቸው። • የስሎቫኪያ የፓርላማ አባል አንቶን ሄርንኮ ፌስቡክ ገፃቸው ላይ እንዳሰፈሩት ባለቤታቸውና ሁለት ልጆቻቸው በአደጋው ህይወታቸው አልፏል። • በአደጋው ህይወታቸው ካለፉት ተሳፋሪዎች መካከል በኬንያ የሚደረገውን የአካባቢ ጥበቃ ኮንፈረንስ ለመካፈል የተጓዙ 19 የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ሰራተኞች ይገኙበታል። • በካፍ ቻምፒየንስ ሊግ የኢስማይሊና የቲፒ ማዜምቤን በዋና ዳንነት ሊመሩ የነበሩት ኢንተርናሽናል ዳኛ ሁሴን ስዋሌህ ከሟቾች መካከል ናቸው።
موظفو مطار تاكلوبان في الفلبين يهرعون لتقديم المساعدة بعد سقوط طائرة تحمل مساعدات إغاثية في 17 يناير 2015. نستعرض هنا حوادث سابقة لأشهر طائرات الركاب التي سقطت عبر التاريخ. 2018 29 أكتوبر/ تشرين الأول: تحطمت طائرة بوينغ 7من طراز 37 ماكس، تابعة لشركة شركة ليون إير ، في بحر جافا بعد وقت قصير من إقلاعها من جاكرتا ، إندونيسيا. وقد قتل جميع الركاب والطاقم البالغ عددعم 189 شخصا، وقال المحققون إن "الطائرة كانت تعاني من مشاكل فنية في رحلاتها السابقة وكان ينبغي إيقافها عن العمل". 18 مايو/ أيار: تحطمت طائرة ركاب من طراز بوينج 737 بعد وقت قصير من إقلاعها من مطار خوسيه مارتي الدولي في هافانا، ما أسفر عن مقتل 112 شخصًا، ونجاة راكب واحد. 11 أبريل/ نيسان: تحطمت طائرة عسكرية بعد وقت قصير من إقلاعها قرب العاصمة الجزائرية، مما أسفر عن مقتل 257 شخصًا، من بينهم 10 أفراد هم طاقم الطائرة. وكان معظم القتلى من الجنود وعائلاتهم. 12 مارس/ أذار: تحطمت طائرة تحمل 71 راكبا وطاقمها عند هبوطها في مطار كاتماندو. وقد قتل أكثر من 50 شخصا ممن كانوا على متنها. 18 فبراير/ شباط: تحطمت طائرة ركاب من طراز "آيرمان إيرلاينز إيه تي آر" توربو" في جبال زاغروس في إيران، وأسفر الحادث عن مقتل 66 شخصا كانوا على متنها. وقد تحطمت الطائرة بعد نحو ساعة من إقلاعها من العاصمة طهران وكانت متجهة إلى مدينة ياسوج جنوب غربي البلاد. 11 فبراير/ شباط: تحطمت طائرة ركاب روسية من طراز "نتونوف -148أي إن" التابعة لشركة ساراتوف الجوية، بعد دقائق من مغادرتها مطار دوموديدوفو في موسكو وعلى متنها 71 شخصا. وقد تحطمت الطائرة بالقرب من قرية أرغونوفو، على بعد حوالي 80 كيلومترًا جنوب شرق موسكو عندما كانت في طريقها إلى مدينة أورسك في جبال الأورال. 2017 كان عام 2017 أكثر الأعوام أمانًا في تاريخ شركات الطيران التجارية حيث لم تحدث فيه أي حوادث طيران. 2016 25 ديسمبر/ كانون الأول: تحطمت طائرة ركاب عسكرية روسية من طراز توبوليف 154 في البحر الأسود ، وقد فقد جميع الركاب والطاقم البالغ عددهم 92 شخصا. وسقطت الطائرة بعد وقت قصير من اقلاعها من مطار بالقرب من مدينة سوتشي. وكانت تحمل فنانات سيقمن حفلا موسيقيا للقوات الروسية في سوريا ، ورافقهن مجموعة من الصحفيين والعسكريين. سكان منتجع سوتشي الواقع على البحر الأسود بعد كارثة تحطم الطائرة التي كانت تحمل فنانات يعتزمن إقامة حفل موسيقي للقوات الروسية في سوريا 7 ديسمبر/ كانون الأول: تحطمت ركاب طائرة تابعة للخطوط الجوية الباكستانية الدولية في شمال البلاد. وقتل جميع من كان على متنها وعددهم 48 شخصا. 28 نوفمبر/ تشرين الثاني: نفد وقود الطائرة التي كانت تقل فريق نادي تشابيكوينزي البرازيلي لكرة القدم، مما أدى إلى سقوطها وقتل 71 شخصًا، من ضمنهم اللاعبون والفريق الفني، وقد نجا ستة أشخاص من بينهم ثلاثة لاعبين. ولحسن الحظ لم يسافر ستة من لاعبي الفريق على متن هذه الطائرة. 19 مايو/ أيار: أكد الرئيس الفرنسي فرانسوا هولاند ان طائرة الركاب التابعة لشركة مصر للطيران المختفية بين باريس والقاهرة، قد تحطمت وكان على متنها 66 شخصا. قُتل جميع الأشخاص الـ 48 الذين كانوا على متن طائرة الخطوط الجوية الباكستانية الدولية عندما تحطمت في شمال البلاد في 7 ديسمبر / كانون الأول 2016 19 مارس/ أذار: تحطمت طائرة فلاي دبي من طراز بوينج 737-800 في روستوف أون دون، بروسيا ، مما أسفر عن مقتل 62 شخصًا كانوا على متنها. 2015 31 أكتوبر/ تشرين الأول: تحطمت طائرة إيرباص من طراز أي 321 تابعة شركة الطيران الروسية كوجاليمافيا، فوق صحراء سيناء بعد حوالي 22 دقيقة من إقلاعها من شرم الشيخ، ما أسفر عن مقتل 224 شخصًا كانوا على متنها. وأعلن ما يعرف بتنظيم ولاية سناء، أنه أسقط الطائرة ردا على التدخل الروسي في سوريا. 30 يونيو/ حزيران: تحطمت طائرة النقل العسكرية الإندونيسية هيركيوليز من طراز سي 130 في منطقة ميدان السكنية في ميدان. وقال الجيش إن 122 شخصا كانوا على متن الطائرة لقوا حتفهم بالإضافة الى ما لا يقل عن 19 شخصا على الأرض. 24 مارس/ تشرين: تحطم طائرة إيرباص من طراز أي 320 تابعة لشركة جيرمن وينغز في جبال الألب الفرنسية، كانت الطائرة متجهة من برشلونة إلى دوسلدورف. ولقي جميع الركاب البالغ عددهم 148 شخصا حتفهم. 2014 28 ديسمبر/ كانون الأول: فقدت طائرة تابعة لشركة شركة أير أسيا من طراز كيو 8501 كانت في طريقها من سورابايا في إندونيسيا إلى سنغافورة، ويعتقد انها سقطت في بحر جاوة. وكان عل متنها 162 شخصا. 24 يوليو/ تموز: اختفت طائرة ركاب تابعة للخطوط الجزائرية من طراز أي اتش 5017 فوق مالي بالقرب من الحدود مع بوركينا فاسو بسبب سوء الأحوال الجوية. الطائرة كانت متجهة من واجادوجو إلى العاصمة الجزائر العاصمة، ويعتقد أن جميع الـ 116 راكباً، من ضمنهم 51 يحملون الجنسية الفرنسية، قد ماتوا. 23 يوليو/ تموز: قتل 48 شخصًا عندما تحطمت طائرة ركاب تابعة للخطوط التايوانية ترانس آشيا من طراز أي أر تي 72 في عاصة جوية وسقطت الى البحر. وكان على متنها 54 راكبا وطاقم من أربعة أفراد. باءت محاولتها الأولى للهبوط بالفشل، لتسقط في محاولتها الثانية في البحر. طائرة الخطوط الجوية الماليزية MH17 في طريقها من أمستردام إلى كوالا لامبور، كان يُعتقد أنها أسقطت فوق أوكرانيا 17 يوليو/ تموز: تحطمت طائرة تابعة للخطوط الجوية الماليزية من طراز ام اتش 17 بالقرب من غرابوف شرق أوكرانيا، ما أسفر عن مقتل جميع من على متنها وعددهم 298 شخصا، منهم 193 هولنديا. وقد اتهمت الحكومة الأوكرانية المتمردون الموالون لروسيا بإطلاق النار على الطائرة باستخدام صاروخ أرض-جو ، لكنهم نفوا أي علاقة لهم بالحادث. 8 مارس/ أذار: اختفت طائرة تابعة لشركة الخطوط الجوية الماليزية من طراز ام اتش 370 خلال رحلة من كوالا لمبور إلى بكين، وأدى هذا الحادث إلى أكبر وأغلى عملية بحث في تاريخ الطيران. ولم يتم العثور على أي أثر للطائرة على الرغم من الجهود الكبيرة لا سيما في جنوب المحيط الهندي، حتى يوليو/ حزيران عام 2015، عندما ألقت المياة بجزء من جناح الطائرة على ساحل جزيرة ريونيون. وأكد مسؤولون فرنسيون أن الحطام يعود لنفس الطائرة. 11 فبراير/ شباط: تحطمت طائرة نقل عسكرية من طراز هركوليس سي 130 - وقد قتل جميع ركابها الـ 78 في منطقة جبلية في شمال شرق الجزائر. تشير التقارير إلى نجاة شخص واحد فقط. 2013 17 نوفمبر/ تشرين الثاني: تحطمت طائرة تابعة لخطوط تاتارستان الجوية من طراز بوينج 737 عند هبوطها في كازان بروسيا، مما أسفر عن مقتل جميع االركاب البالغ عددهم 50 شخصًا. 16 أكتوبر/ تشرين الأول: مات تسعة وأربعون شخصا غرقا بينهم أجانب من نحو 10 بلدان، إضافة الى مواطنين من دولة لاوس، عندما تحطمت طائرة تتبع الخطوط الجوية اللاوسية ATR 72-600 من طراز أي أر تي 72-600 في نهر ميكونغ عندما كانت تحاول الهبوط. 2012 3 يونيو/ حزيران : تحطمت طائرة ركاب تابعة لشركة دانا إير وعلى متنها حوالي 150 شخصًا، في منطقة مكتظة بالسكان في مدينة لاغوس، أكبر مدن نيجيريا. 20 أبريل/نيسان : تحطمت طائرة تتبع خطوط بوهجا أير الباكستانية من طراز بوينغ 737 عندما كانت تحاول الهبوط في المطار الرئيسي في العاصمة الباكستانية إسلام آباد، مما أسفر عن مقتل جميع ركابها البالغ عددهم 121 شخصا وكذلك ستة من أفراد طاقمها. 2011 26 يوليو/ تموز: قتل 78 شخصًا عندما تحطمت طائرة عسكرية مغربية من طراز هركوليس سي 130 في منطقة جبلية بالقرب من مدينة كلميم المغربية. وألقى المسؤولون باللائمة على سوء الاحوال الجوية. عطل فني أدى إلى تحطم الطائرة الإيرانية "بوينج 727" بالقرب من مدينة أوروميا الشمالية الغربيةز 8 يوليو/ تموز: تحطمت طائرة تتبع خطوط هيوا بورا بسبب سوء الأحوال الجوية سيئة في جمهورية الكونغو الديمقراطية، مما أسفر عن مقتل 74 شخصًا من أصل 118 شخصًا كانوا على متنها. 9 يناير/ كانون الثاني: انقسمت طائرة تابعة للخطوط الجوية إيرانية من طراز بوينج 727 تنقسم إلى قطع صغيرة بالقرب من مدينة أورومية، وهو ما أسفر عن مقتل 77 شخصًا من بين 100 شخص كانوا على متنها. 2010 5 نوفمبر/ تشرين الثاني: تحطمت طائرة مروحية توربينية من طراز أيرو كارينيان في الجبال بوسط كوبا ، مما أسفر عن مقتل جميع ركابها البالغ عددهم 68 شخصا. 28 يوليو/ تموز: تحطمت طائرة باكستانية تتبع شركة أير بلو الداخلية كانت قد انطلقت من كراتشي، في أحد التلال أثناء محاولتها الهبوط في مطار إسلام أباد، ما أسفر عن مقتل كل من كان عليها وعددهم 152 شخصًا. 22 مايو / أيار: تحطمت طائرة تابعة لشركة "إير إنديا أكسبريس" من طراز بوينج 737 فوق أحد التلال في مانغالور ، جنوب الهند، واشتعلت النيران فيها لتقتل 158 شخصاً كانوا على متنها. 12 مايو/ أيار: تحطم طائرة تابعة للشركة الخطوط الأفريقية من طراز إيرباص 330 أثناء محاولتها الهبوط بالقرب من مطار طرابلس في ليبيا ، مما أسفر عن مقتل أكثر من 100 شخص. 10 أبريل/ نيسان: تحطمت طائرة تابعة لشركة توبوليف من طراز 154 كانت تقل الرئيس البولندي ليخ كازينسكي بالقرب من مطار سمولينسك الروسي ، مما أسفر عن مقتل أكثر من 90 شخصا كانوا على متنها. 25 يناير/ كانون الثاني: تحطمت طائرة ركاب تابعة للخطوط الجوية الأثيوبية في البحر وقتل 89 شخصًا على متنها بعد وقت قصير من إقلاعها من بيروت. 2009 15 يوليو/ تموز: تحطمت طائرة من طراز "طوبوليف" تابعة لشركة طيران قزوين في شمال إيران في طريقها إلى أرمينيا. وتم الإبلاغ عن مقتل جميع الركاب والطاقم الـبالغ عددهم 168 شخصا. 30 يونيو/ حزيران: تحطمت طائرة ركاب يمنية من طراز إيرباص 310، في المحيط الهندي بالقرب من أرخبيل جزر القمر. ونجا شخص واحد فقط من بين 153 شخصًا كانوا على متنها. 1 يونيو/ حزيران: تحطمت طائرة من طراز إيرباص 330 تابعة للخطوط الجوية الفرنسية كانت متجهة من ريو دي جانيرو إلى باريس لتغرق في المحيط الاطلسي وعلى متنها 228 شخصًا قضوا جميعا. وتمكنت فرق البحث لا حقا من انتشال 50 جثة فقط.. تحطم طائرة خطوط طيران قزوين في شمال إيران في طريقها إلى أرمينيا 20 مايو/ أيار: تحطمت طائرة نقل عسكرية من طراز هركوليس من طراز سي 130 تابعة للجيش الإندونيسي في قرية في جاوة الشرقية، مما أسفر عن مقتل ما لا يقل عن 97 شخصًا. 12 فبراير/ شباط: تحطمت طائرة ركاب عندما سقطت على منزل في بوفالو في نيويورك، مما أسفر عن مقتل جميع الأشخاص الـ 49 الذين كانو على متنها إضافة إلى شخص واحد على الأرض. 2008 14 سبتمبر/ أيلول : تحطمت طائرة من طراز بوينج 737 عند الهبوط بالقرب من مدينة بيرم في روسيا الوسطى، ما أسفر عن مقتل جميع الركاب وأفراد طاقمها البالغ عددهم 88 شخصا. 24 أغسطس/ اب: تحطمت طائرة ركاب بعد فترة وجيزة من إقلاعها من بيشكيك عاصمة قرغيزستان، ما أسفر عن مقتل 68 شخصا. 20 أغسطس/ اب: انحرفت طائرة تابعة لشركة سبان أير عن المدرج عند الإقلاع في مطار باراخاس في مدريد ، مما أسفر عن مقتل 154 شخصًا وإصابة 18 آخرين. 2007 30 نوفمبر/ تشرين الثاني: قتل 56 شخصاً على متن طائرة تابعة لشركة أطلس جت عندما تحطمت بالقرب من بلدة كيكيبورلو في مقاطعة إسبرطة الجبلية، على بعد حوالي 12 كيلومتراً من مطار إسبرطة. 16 سبتمبر/ أيلول: قتل ما لا يقل عن 87 شخصاً إثر تحطم طائرة من طراز وان تو غو عنما كانت تحاول الهبوط وذلك بسبب سوء الأحوال الجوية في منتجع فوكيت التايلاندي. 17 يوليو/ حزيران: تحطمت طائرة تابعة لشركة تي أي ام عند هبوطها في مطار كونجونهاس في ساو باولو ، في أسوأ كارثة جوية في تاريخ البرازيل. وقتل 199 شخصا، 186 كانوا عل متنها 186 و 13 أخرين على الأرض. 5 مايو/ أذار: تحطمت طائرة بوينغ من طراز 737-800 تابعة لشركة الخطوط الجوية الكينية في مستنقعات في جنوب الكاميرون، ما أسفر عن مقتل جميع ركابها البالغ عددهم 114 شخصًا. ولم يوضح التحقيق الرسمي بعد عن سبب االحادث. 1 يناير/ كانون الثاني: سقطت طائرة تابعة لشركة آدم إير من طراز بوينغ 737-400 تقل 102 شخصا في الجبال على جزيرة سولاويزي في رحلة محلية، وقد قتل كل من على متنها. 2006 29 سبتمبر/ أيلول: تحطمت طائرة من طراز بوينج 737 تحمل 154 راكبا في غابات الأمازون المطيرة في البرازيل ، ما أسفر عن مقتل جميع ركابها ، بعد اصطدامها بطائرة خاصة في الجو. 22 أغسطس/ آب: تحطمت طائرة ركاب روسية من طراز توبوليف -154 تحمل 170 شخصاً على متنها في شمال دونيتسك، شرق أوكرانيا. 9 يوليو/ تموز: تحطمت طائرة سي 7 إيرباص من طراز أي 310 الروسية عندما انزلقت على المدرج أثناء هبوطها في مطار إيركوتسك في سيبيريا. ليموت ما مجموعه 124 شخصا كانوا على متنها، وينجو أكثر من 50 شخصا. 3 مايو/ أيار: تحطمت طائرة من طراز إيرباص أي 320 في البحر الأسود بالقرب من سوتشي ، مما أسفر عن مقتل جميع من عليها والبالغ عددهم 113 شخصًا. 2005 10 ديسمبر/ كانون الأول: تحطمت طائرة تابعة لشركة سوسوليسو اير لاين من طراز دي سي 9 في مدينة بورت هاركورت بجنوب نيجيريا، ما أسفر عن مقتل 103 أشخاص كانوا على متنها. 6 ديسمبر/ كانون الأول: تحطمت طائرة نقل عسكرية من طراز سي 130 في ضواحي العاصمة الإيرانية طهران، ما أسفر عن مقتل 110 أشخاص، بعضهم على الأرض. أقيمت جنازة جماعية لضحايا تحطم طائرة تابعة لشركة ماندالا ايرلاينز وعلى متنها 112 راكبا وطاقمها المكون من 5 أفراد بعد إقلاعها في مدينة ميدان الإندونيسية. 22 أكتوبر؟ تشرين الأول: تحطمت طائرة من طراز بوينج 737 تحمل على متنها 117 شخصًا بعد إقلاعها مباشرة من مدينة لاغوس النيجيرية، ما أسفر عن مقتل جميع من كانوا على متنها. 5 سبتمبر/ أيلول: تحطمت طائرة تابعة لشركة ماندالا إيرلاينز على متنها 112 راكبا وطاقم من 5أفراد، بعد إقلاعها من مدينة ميدان الإندونيسية، ما أسفر عن مقتل جميع من كانوا على متنها وعشرات كانوا في المنطقة التي سقطت عليها الطائرة. 16 أغسطس/ اب: تحطمت طائرة كولومبية تشغلها شركة طيران ويست كاريبي في منطقة نائية من فنزويلا ، مما أسفر عن مقتل جميع من كانوا على متنها وعددهم 160 شخصا. 14 أغسطس/ اب: تحطمت طائرة تابعة لشركة هيليوس إيرويز كانت متجهة من قبرص إلى أثينا وعلى متنها 121 شخصًا شمالي العاصمة اليونانية أثينا، ويبدو أن ذلك بسبب انخفاض في ضغط المقصورة. 16 يوليو/ حزيران: تحطمت طائرة تابعة لشركة إيكواتير بعد وقت قصير من إقلاعها من جزيرة مالابو عاصمة غينيا الاستوائية غرب البلاد، ما أسفر عن مقتل جميع من كانوا على متنها وعددهم 60 شخصا. 3 فبراير/ شباط: وقع حطام طائرة من طراز كام أير بوينج 737 في الجبال العالية بالقرب من العاصمة الأفغانية كابول، بعد يومين من اختفاء الطائرة من شاشات الرادار في العواصف الثلجية الشديدة. ويعتقد أن يكون جميع الأشخاص الـ 104 الذين كانوا على متنها قد لقوا حتفهم. 2004 21 نوفمبر/ تشرين الثاني: تحطمت طائرة ركاب في بحيرة متجمدة بالقرب من مدينة بوتو في منطقة منغوليا الداخلية في شمال الصين، ما أسفر عن مقتل جميع من كانوا على متنها وعددهم 53 وشخصين على الأرض. 3 يناير/ كانون الثاني: تحطمت طائرة مستأجرة مصرية تابعة لشركة فلاش أير لاين في البحر الأحمر، ما أسفر عن مقتل جميع من كانوا على متنها وعددهم 141 شخصًا. ويعتقد أن معظم الركاب كانوا من السياح الفرنسيين. 2003 25 ديسمبر/ كانون الأول: تحطمت طائرة من طراز بوينج 727 بعد وقت قصير من إقلاعها من ولاية بنين في غرب أفريقيا، ما أسفر عن مقتل 135 شخصا على الأقل في طريقهم إلى لبنان. 8 يوليو/ حزيران: تحطمت طائرة من طراز بوينغ 737 في السودان بعد وقت قصير من إقلاعها، ما أسفر عن مقتل 115 شخصا كانوا على متنها. ونجا راكب واحد فقط وهو طفل صغير. 26 مايو/ أيار: تحطم طائرة ياك 42 الأوكرانية بالقرب من منتجع طرابزون المطل على البحر الأسود في شمال غرب تركيا، ما أسفر عن مقتل جميع ركاب الطائرة البالغ عددهم 74 شخصًا ، معظمهم من قوات حفظ السلام الإسبانية العائدين إلى بلادهم من أفغانستان. 8 مايو/ أيار: قتل ما يقرب من 170 شخصاً في جمهورية الكونغو الديمقراطية بعد أن سقط الجزء الخلفي لطائرة سوفييتية قديمة كانت تحلق بالقرب منهم. تحطم طائرة تابعة للخطوط الجوية لدولة بنين بعد إقلاعها مباشرة مخلفة 135 قتيلا 6 مارس/ اذار: تحطمت طائرة جزائرية من طراز بوينج 737 بعد إقلاعها من مطار تمنراست، ما أسفر عن مقتل 102 شخصًا. 19 فبراير/ شباط: تحطمت طائرة نقل عسكرية إيرانية تقل 276 شخصا في جنوب البلاد، ما أسفر عن مقتل جميع من كانوا على متنها. 8 يناير/ كانون الثاني: تحطمت طائرة تابعة للخطوط الجوية التركية على متنها 76 راكباً وطاقم الطائرة أثناء هبوطها في ديار بكر. 2002 23 ديسمبر/ كانون الأول: تحطمت طائرة ركاب تابعة لشركة أنطونوف على متنها وفد من 46 خبيرا في الطيران، ما أسفر عن مقتلهم جميعا. وكان من المقرر أن يقوم الوفد بمراجعة نسخة إيرانية من نفس الطائرة تم بناؤها مسبقا. 27 يوليو/ حزيران: تحطمت طائرة مقاتلة في حشد من المشاهدين في مدينة لفيف غرب أوكرانيا، ما أسفر عن مقتل 77 شخصا، في أسوأ كارثة جوية في العالم. 1 يوليو/ حزيران: قتل واحد وسبعون شخصا معظمهم من الأطفال كانوا في رحلة مدرسية إلى إسبانيا عندما اصطدمت طائرتهم الروسية من طراز توبوليف 154 مع طائرة نقل من طراز بوينغ 757 فوق جنوب ألمانيا. 25 مايو/ أيار: تحطمت طائرة من طراز بوينغ 747 تابعة لشركة الطيران الوطنية التايوانية في البحر بالقرب من جزيرة بنغو التايوانية، وعلى متنها 225 شخصا. 7 مايو/ أيار: تحطمت طائرة الخطوط الجوية الصينية الشمالية التي كانت تحمل 112 شخصا في البحر بالقرب من داليان في شمال شرق الصين. 7 ماي/ أيار: تحطمت طائرة تابعة لشركة "مصر للطيران" من طراز بوينج 735 بالقرب من العاصمة تونس وكان عل متنها 55 راكبًا وطاقم مكون من 10 أفراد. وقد نجا معظمهم. 4 مايو/ أيار: تحطمت طائرة من طراز بي أي سي 1-11-500 تشغلها شركة أي أي اس في مدينة كانو النيجيرية، ما أسفر عن مقتل 148 شخصًا، نصفهم ممن كانوا على الأرض. 15 أبريل/ نيسان: تحطمت طائرة الخطوط الجوية الصينية 129 في طريقها إلى بوسان في كوريا الجنوبية ، وكان على متنها أكثر من 160 شخصا. 12 فبراير/ شباط: تحطمت طائرة توبوليف 154 التابعة لشركة الخطوط الجوية الإيرانيةفي جبال في غرب إيران ، مما أسفر عن مقتل 117 شخصا كانوا على متنها. 29 يناير/ كانون الثاني: تحطمت طائرة من طراز بوينغ 727 تابعة لشركة تي أي إم إي الجوية الإكوادورية في جبال كولومبيا، ما أسفر عن مقتل 92 شخصًا. 2001 12 نوفمبر/ تشرين الثاني: تحطمت طائرة تابعة لشركة الخطوط الجوية الأمريكية من طراز أي 300 المتجهة إلى جمهورية الدومينيكان بعد إقلاعها في منطقة سكنية في حي كوينز بنيويورك، مما أسفر عن مقتل جميع الأشخاص البالغ عددهم 260 شخصًا و5 أشخاص على الأقل كانوا على الأرض. 8 أكتوبر/ تشرين الأول: تصادمت طائرة تابعة لشركة الخطوط الجوية الاسكندنافية مع طائرة صغيرة في ضباب كثيف على المدرج في مطار ليناتي في ميلانو، ما أسفر عن مقتل 118 شخصا. حي كوينز في نيويورك الذي يلفه الدخان بعد تحطم طائرة تابعة لشركة الخطوط الجوية الأمريكية كانت متجهة إلى جمهورية الدومينيكان 4 أكتوبر/ تشرين الأول: انفجرت طائرة تابعة لشركة سيبيري الروسية من طراز توبولوف 154، وهي في طريقها من تل أبيب إلى نوفوسيبيرسك في سيبيريا، لتغرق في البحر الأسود، ما أسفر عن مقتل 78 شخصا. 3 يوليو/ حزيران: تحطمت طائرة روسية من طراز توبوليف 154 ، في طريقها من ييكاتيرينبرغ في جبال الأورال إلى ميناء فلاديفوستوك الروسي بالقرب من مدينة إيركوتسك السيبيرية، ما أسفر عن مقتل 133 راكبا و 10 من أفراد طاقمها. 2000 30 أكتوبر/ تشرين الأول: تحطمت طائرة من طراز بوينغ 747 التابعة لشركة الخطوط الجوية السنغافورية في لوس أنجليس بعد إقلاعها من مطار تايبيه في تايوان، ما أدى إلى مقتل 78 من بين 179 شخصًا كانوا على متنها. 23 أغسطس/ اب: تحطمت طائرة إيرباص تابعة لشركة طيران الخليج في البحر عندما كانت تحاول الهبوط في البحرين، ما أسفر عن مقتل 143 شخصًا كانوا على متنها. 25 يوليو/ حزيران: تحطمت طائرة إير فرانس كونكورد في طريقها إلى نيويورك لتسقط على فندق خارج باريس بعد وقت قصير من إقلاعها ، مما أسفر عن مقتل 113 شخصًا ، بينهم أربعة على الأرض. تحطمت طائرة الخطوط الجوية السنغافورية "بوينج 747" المتجهة إلى لوس أنجلوس بعد إقلاعها من مطار تايبيه في تايوان 17 يوليو/ حزيران: تحطمت طائرة تتبع شركة أليانس أير من طراز بوينج 737-200 على مجموعة من المنازل عندما كانت تحاول الهبوط في باتنا في الهند، ما أسفر عن مقتل 51 شخصًا على متنها وأربعة على الأرض. 19 أبريل/ نيسان: تحطمت طائرة من طراز بوينج بوينج 737-200 كانت في طريقها من مانيلا إلى دافاو عندما كانت تحاول الهبوط، ما أسفر عن مقتل كل من كانوا على متنها وعددهم 131 شخصًا. 31 يناير/ كانون الثاني: غرقت طائرة تتبع شركة ألاسكا أير لاين من طراز إم دي 83 D-83 في طريقها من المكسيك إلى سان فرانسيسكو في المحيط قبالة جنوب كاليفورنيا، مما أسفر عن مقتل جميع امن كان على متنها والبالغ عددهم 88 شخصًا. 30 يناير/ كانون الثاني: تحطمت طائرة الخطوط الجوية الكينية من طراز أي 310 في المحيط الأطلسي بعد وقت قصير من إقلاعها من أبيدجان في ساحل العاج، عندما كانت في طريقها إلى لاغوس في نيجيريا. وقد نجا 10 أشخاص فقط من أصل 179 شخصاً كانوا على متنها. 1999 31 أكتوبر/ تشرين الأول: تحطمت طائرة تابعة لشركة مصر للطيران من طراز بوينج 767 في المحيط الأطلسي بعد إقلاعها من مطار جون كنيدي في نيويورك متجهة إلى القاهرة ، ما أسفر عن مقتل 217 شخصًا كانوا على متنها. 24 فبراير/ شباط: تحطمت طائرة تابعة لشركة طيران جنوب غرب الصين من طراز تي يو 154 "روسية الصنع" في حقل في مقاطعة تش جيانغ الساحلية الصينية بعد انفجارها في الجو. وقد قتل جميع الـ 61 شخصا الذين كانوا على متن الطائرة التي كانت متجهة من تشونغتشينغ إلى مدينة ونتشو الجنوبية الشرقية. 1998 11 ديسمبر/ كانون الأول: تحطمت طائرة الخطوط الجوية التايلاندية من طراز أي 310 في رحلة داخلية خلال محاولتها الثالثة للهبوط في مطار مدينة سورات ثاني في تايلاند، ما أسفر عن مقتل 101 شخصًا. 2 سبتمبر/ أيلول: تحطمت طائرة تتبع شركة الخطوط الجوية السويسرية من طراز إم دي 11 في طريقها من نيويورك إلى جنيف لتسقط في المحيط الأطلسي قبالة كندا، ما أسفر عن مقتل جميع من كانوا على متنها وعددهم 229 شخصًا. 16 فبراير/ شباط: تحطمت طائرة من طراز إيرباص أي 300 تابعة لشركة الخطوط الجوية التايوانية الصينية بالقرب من مطار تشيانغ كاي تشيك في تايبي، أثناء محاولتها الهبوط بين المطر والضباب قادمة من بالي بإندونيسيا. وقد قتل 196 شخصا كانوا على متنها و7 أشخاص على الأرض. 2 فبراير/ شباط: تحطمت طائرة تابعة لشركة سيبو باسيفيك أير من طراز دي سي 9 في جبال في جنوب الفلبين، ما أسفر عن مقتل 104 أشخاص كانوا على متنها.
https://www.bbc.com/amharic/52831056
https://www.bbc.com/arabic/world-52870919
ትናንትናና ዛሬ በርካታ ሱቆች፣ ሱፐርማርኬቶች፣ ቢሮዎች ተዘርፈዋል፤ ወድመዋል፤ አንዳንዶቹም እሳት ነዶባቸዋል። ለምን ንብረት ታወድማላችሁ በሚል የተጠየቀ አንድ ተቃዋሚ፣ ‹‹ምን እንድናደርግ ነው የምትፈልገው? እንዴት ነበር ድርጊቱን መቃወም የነበረብን? እየገደሉን እኮ ነው ያሉት፤ ነገሮች እስኪስተካከሉ ጊዜ ይወስዳሉ ይሉናል፤ ጊዜው አብቅቷል የሚለውን መልእክት ማስተላለፍ እንፈልጋለን›› ሲል ተናግሯል። ሰኞ ልብ የሚነካው የጆርጅ ፍሎይድ ግድያ በማኅበራዊ ገጾች ከተሰራጨ በኋላ ከማክሰኞ ጀምሮ የተቃውሞው መጠን እየጨመረ እንጂ እየቀነሰ ባለመሄዱ የአሜሪካ ናሽናል ጋርድ (ልዩ ኃይል) ወደ ሚኒያፖሊስ ከተማ እንዲገባና ከቁጥጥር ውጭ የሆኑ ተቃውሞዎችን እንዲቆጣጠር ታዟል፡፡ የ46 ዓመቱ ጥቁር አሜሪካዊ ጀርጅ ፍሎይድ ባለፈው ሰኞ ነበር አንድ ነጭ ፖሊስ አንገቱን በጉልበቱ ተጭኖት እየተሰቃየ እንዲሞት ያደረገው፡፡ ይህ ለደቂቃዎች በመንገደኞች የተቀረጸ ተንቀሳቃሽ ምሥል እንዳስረዳው ጆርጅ ፍሎይድ ፖሊሱን ‹‹እባክህን መተንፈስ አቃተኝ፤ እባክህን አትግደለኝ›› እያለ ሲማጸነው ያሳያል፡፡ ጆርጅ ፍሎይድ በጊዜው የታጠቀው መሣሪያ አልነበረም፡፡ በአሜሪካ የጥቁር ነፍስ ዋጋ ስንት ነው? በሚል ተቃውሞዎች ሲደረጉ ረዥም ዓመታትን አስቆጥረዋል፡፡ በተለይም ነጭ ፖሊሶች በጥቁሮች ላይ ያለ በቂ ምክንያት የሚወስዱት ያልተመጣጠነ እርምጃ ከቅርብ ዓመታት ወዲህ ተባብሶ ቀጥሏል፡፡ በቅርብ ጊዜ እንኳ በተመሳሳይ በጠራራ ፀሐይ የተገደሉት አህመድ አርበሪ በጆርጂያ እንዲሁም ብሬኖና ቴይለር በኬንታኪ ይጠቀሳሉ፡፡ በሜኒያፖሊስ ተቃውሞው ከቁጥጥር ውጭ በመውጣቱ በከተማው ከንቲባ ጥያቄ መሰረት የሜኔሶታ ክፍለ ግዛት ገዥ ቲም ዋልትዝ ናሽናል ጋርድ (ልዩ ኃይል) ወደ ስፍራው እንዲንቀሳቀስ ፈቅዷል፡፡ የክፍለ ግዛቷ ገዥ ቲም እንደሚለው ተቃውሞን ተከትሎ በዛች ከተማ የተፋፋመው ዝርፍያና ውንብድና አነስተኛ ገቢ ያላቸውን የከተማዋን ነዋሪዎች ንብረትም ለጉዳት የሰጠ ሆኗል፡፡ "የጆርጅ ፍሎይድ ሞት ወደ ውንብድናና ዝርፍያ ሊወስደን አይገባም፡፡ የፍትህ ሥርዓት እና አሠራር ለውጥን ነው መጠየቅ የሚኖርብን" ሲል ለከተማዋ ነዋሪዎች የሰላም መልእክት አስተላልፈዋል፡፡ የሚኒያፖሊስ ከንቲባ ጃኮብ ፍሬይ የጥቁሩ ሞት እንዳሳዘናቸው ገልጸው ፖሊስ የወንጀል ምርመራ መዝገብ እንዲከፍት ጠይቀዋል፡፡ ከጆርጅ ፍሎይድ ሞት ጋር ተያይዞ አንገቱ ላይ በጉልበቱ የቆመበትን ነጭ ፖሊስ ጨምሮ ሌሎች ሦስት ተባባሪ ፖሊሶች ከሥራቸው እንዲባረሩ ብቻ ተደርጓል፡፡ በጎርጎሳውያኑ 2014 በበኒውዮርክ ከተማ ኤሪክ ጋርነር የተባለ ጥቁር ወጣት በተመሳሳይ በነጭ ፖሊስ ማጅራቱን የፊጢኝ ተቆልፎ ትንፋሽ አጥሮት እንዲሞት መደረጉ በመላው አሜሪካ ቁጣን ቀስቅሶ ነበር፡፡ ኤሪክ በተመሳሳይ ሁኔታ ከሞቱ ጥቂት ቀደም ብሎ ፖሊሱን ይማጸን ነበር፡፡ ይህ የኤሪክ ሞት "የጥቁሮች ነፍስ ዋጋ ስንት ነው?" (ብላክ ላይቭስ ማተር) የሚለውን አገር አቀፍ እንቅስቃሴ አቀጣጥሎት ቆይቷል፡፡ ከሜኔሶታ ሚኒያፖሊስ ባሻገር አሁን ተቃውሞ የበረታባቸው የአሜሪካ ከተሞች ኢሊኖይስ፣ ሎስ አንጀለስ፣ ካሊፎርኒያና ቴኔሲ ናቸው፡፡ በሁሉም ከተሞች እየተስተጋባ የሚገኘው መፈክር ጆርጅ ፍሎይድ ከመሞቱ ከደቂቃዎች በፊት ይናገር የነበረው ቃል ነው፤ "መተንፈስ አልቻልኩም!"
ورفع المتظاهرون لافتات كُتب عليها "العدالة لجورج فلويد" الذي توفي أثناء اعتقاله، إذ ضغط رجل الشرطة بركبته على عنق فلويد المكبل اليدين والملقى على الأرض خلال القبض عليه. وكانت آخر كلماته "لا أستطيع التنفس". وجثا المحتجون على ركبهم في ميدان ترافلغر سكوير بوسط لندن مرددين تلك الكلمات، كما رفعوا لافتات "لا عدالة.. لا سلام" و "لا مكان للعنصرية". واُتهم الضابط ديريك شوفين بقتل فلويد، كما فُصل من وظيفته. خرق بعض المتظاهرين قواعد الإغلاق المتبعة فى المملكة المتحدة لمواجهة تفشي فيروس كورونا، إذ لم يحافظوا المتظاهرون على مسافة مترين. مواضيع قد تهمك نهاية وتظاهر آخرون أيضا خارج مقر السفارة الأمريكية وسط العاصمة البريطانية. وتسببت وفاة فلويد يوم الإثنين في إشعال احتجاجات بالولايات المتحدة أججها غضب كامن لدى السود من طريقة تعامل الشرطة معهم، وفقا لمنظمات حقوقية. "لا عدالة..لا سلام" أحد الشعارات التي رفعها المحتجون. "حياة السود مهمة" وهتف المتظاهرون "حياة السود مهمة"، وذلك في إشارة إلى حملة مدنية تحمل نفس الشعار للدفاع عن حقوق السود في الولايات المتحدة. وقالت الشرطة البريطانية إنها اعتقلت بعض المتظاهرين. وقالت سالي هيتشنر، القسيسة في كنيسة سانت مارتن إن ذا فيلدز المطلة على ساحة التظاهر في لندن "أنا متعاطفة للغاية مع القضية، لكنني مندهشة أيضًا من رؤية قوة العاطفة التي جمعت الناس معًا". وتابعت "من الواضح أنهم لا يتبعون قواعد الإغلاق والتباعد الاجتماعي، وأعتقد أن هناك قدرًا كبيرًا من الشغف بالقضية وهذا يتجاوز حدود المخاوف." وأضافت "إنها قضية تحتاج للدعم ولكن في نفس الوقت هناك قدر كبير من المخاطرة فيما يفعلونه." وشق المتظاهرون طريقهم إلى السفارة الأمريكية فى لندن سيرا على الأقدام بالقرب من نهر التيمز. وتوقفت حركة المرور في عدة أماكن بسبب التظاهرات، وتلقى المتظاهرون تصفيقا وتضامنا من المارة. و تظاهر عشرات الآلاف خلال الليلية الماضية في جميع أنحاء الولايات المتحدة احتجاجا على مقتل فلويد، وتم اعتقال ما لا يقل عن 1600 شخص في 22 مدينة بعد تحول بعض التظاهرات إلى العنف وكان قد احتج المئات في منطقة بيكهام في جنوب لندن، التي تقطنها غالبية من المواطنين السود، يوم السبت على ما وصفوه بـ "وحشية الشرطة" في الولايات المتحدة. ويأتي ذلك في الوقت الذي هزت فيه الولايات المتحدة احتجاجات على مدى الأيام الخمسة الماضية، التي تحول الكثير منها إلى عنف، إذ أضرمت النيران في السيارات والمباني واستخدمت شرطة مكافحة الشغب الغاز المسيل للدموع والرصاص المطاطي، واعتقلت عددا من الصحفيين.
https://www.bbc.com/amharic/news-51894636
https://www.bbc.com/arabic/world-51896076
ሾን ኮንሊይ ከሰዓታት በፊት ባወጡት መግለጫ እንዳስታወቁት "ነጻ መሆናቸውን የሚያመለክተውን የፕሬዝዳናቱን የምርመራ ውጤት ቅዳሜ ምሽት ተቀብያለሁ" ሲሉ ገልጸዋል። ፕሬዝዳንት ትራምፕ ምርመራ የተደረረገላቸው ከመካከላቸው የተወሰኑት የኮሮናቫይረስ ከተገኘባቸው ከብራዚል ልኡካን ጋር ፍሎሪዳ ውስጥ ከተገናኙ በኋላ ነው። በሽታው ከተገኘባቸው የልኡኩ አባላት መካከል የብራዚሉ ፕሬዝዳንት ረዳት የሆኑ ግለሰብም ይገኙበታል ተብሏል። "ትራምፕ ከብራዚል የልኡካን ቡድን ጋር ከነበራቸው የዕራት ፕሮግራም ከሳምንት በኋላ በተደረገላቸው ምርመራ ከበሽታውና ከበሽታው ምክልቶች ነጻ ሆነው ተገኝተዋል" ሾን ኮንሊይ ተናገረዋል። የ73 ዓመቱ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ከልኡካን ቡድኑ ጋር ከተገናኙ በኋላ ምንም አይነት የበሽታው ምልክት አልታየብኝም በማለት እራሳቸውን ከሌሎች ለይተው አላቆዩም ነበር። ነገር ግን ዋይት ሐውስ ውስጥ በነበረ ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ የቀረበላቸውን ተደጋጋሚ ጥያቄዎች ተከትሎ ምርመራ እንደሚያደርጉ ተናግረው ነበር። የአሜሪካ መንግሥት እንደሚያዘው ከሆነ በሽታው ካለባቸው ሰዎች ጋር ንክኪ ያላቸው ሰዎች ለ14 ቀናት እራሳቸውን ለይተው በቤታቸው ውስጥ መቆየት አለባቸው። አሜሪካ ውስጥ እስካሁን ከ2,700 በላይ ሰዎች በወረርሽኙ መያዛቸው የተረጋገጠ ሲሆን 54 ሰዎች ደግሞ በበሽታው ህይወታቸውን አጥተዋል። አርብ ዕለት ፕሬዝዳንት ትራምፕ በሽታውን ለመዋጋት የሚያስችል የ50 ቢሊዮን ዶላር ገንዘብ ለመፍቀድ የሚያስችላቸውን ብሔራዊ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ደንግገዋል። በዓለም ዙሪያ ከአሜሪካው ፕሬዝዳንት በተጨማሪ ሌሎች መሪዎችና ፖለቲከኞችም በበሽታው ተይዘዋል የሚል ጥርጣሬ በመፈጠሩ ምርመራና እራስን ለይቶ የማቆየት እርምጃ እየወሰዱ ነው። ባለፈው ሳምንት የካናዳው ጠቅላይ ሚኒስትር ጀስቲን ትሩዶ ባለቤታቸው በበሽታው ተይዘው በመገኘታቸው እራሳቸውን ለሁለት ሳምንታት ለይተው እንደሚያቆዩ አሳውቀዋል። ስፔን ውስጥ ደግሞ የጠቅላይ ሚኒስትሩ ፔድሮ ሳንቼዝ ባለቤት በተደረገላቸው ምርመራ የኮሮናቫይረስ እንደተገኘባቸው የአገሪቱ መንግሥት አስታውቋል። ባልና ሚስቱ ማድሪድ ውስጥ በሚገኘው የጠቅላይ ሚኒስትሩ መኖሪያ ቤት ውስጥ በደህና ሁኔታ ላይ እንደሚገኙም ተገልጿል። ስፔን ከጣሊያን በመቀጠል አውሮፓ ውስጥ በሽታው ክፉኛ ያጠቃት አገር ናት። በተጨማሪም የታላቋ ብሪታኒያ የጤና ሚኒሰትርና የወግ አጥባቂው ፓርቲ የፓርላማ አባል የሆኑት ናዲን ዶሪስ በተደረገላቸው ምርመራ ኮሮናቫይረሱ ስለተገኘባቸው በቤታቸው ውስጥ እራሳቸውን ለይተው ይገኛሉ። ቀደም ሲልም የኢራን ምክትል የጤና ጥበቃ ሚኒስትር የሆኑት ኢራጅ ሐሪርቺ በበሽታው እንደተያዙ ተረጋግጧል። ኢራን በቫይረሱ ክፉኛ ከተጠቁት አገራት መካከል የምትጠቀስ ስትሆን እስካሁን ከ600 በላይ ሰዎች በበሽታው ለሞት ተዳርገዋል።
دونالد ترامب وإلى جانبه مساعد الرئيس البرازيلي، فابيو واجنجارتن، المصاب بفيروس كورونا (كوفيد_19). وقال الطبيب شون كونلي في بيان يوم السبت: "تلقيت هذا المساء تأكيدا بأن نتائج التحليل سلبية". وخضع ترامب لتحاليل طبية بعد أيام من استضافته لاجتماع مع وفد برازيلي في منتجعه بفلوريدا، وذلك بعد تأكيد إصابة بعضهم بفيروس كورونا. وكان فابيو واجنجارتن، وهو أحد مساعدي الرئيس البرازيلي، من بين من تأكدت إصابتهم بالمرض. وقال كونلي: "لم تظهر أعراض المرض على الرئيس (ترامب) بعد أسبوع واحد على تناوله العشاء مع أعضاء الوفد البرازيلي في مارالاغو". مواضيع قد تهمك نهاية ولم يعزل الرئيس ترامب البالغ من العمر 73 عاما نفسه بعد ذلك الاجتماع، قائلا إن أيا من أعراض المرض لم تظهر عليه. ولكن بعد سيل من الأسئلة خلال مؤتمر في البيت الأبيض، قال ترامب إنه سيخضع للاختبار. وقال الطبيب المعالج في البيت الأبيض إن الرئيس قد خضع للفحوصات يوم الجمعة. كما جاء في بيان الطبيب كونلي: "أنا على اتصال يومي بمراكز السيطرة على الأمراض والوقاية منها (CDC) وبفريق البيت الأبيض لمكافحة فيروس كورونا، وجميعنا نشجع على اتباع أفضل الممارسات للحد من التعرض للمرض ولتخفيف العدوى". والنصيحة الرسمية في الولايات المتحدة تقول إنه ينبغي على كل شخص كان على اتصال مع شخص مصاب بالكورونا أن يبقى في المنزل لمدة 14 يوما. وتأكدت أكثر من 2700 حالة في الولايات المتحدة؛ توفي 54 منها. وأعلن الرئيس ترامب يوم الجمعة حالة الطوارئ الوطنية والتي بموجبها خُصص مبلغ 50 مليار دولار لمكافحة انتشار الفيروس. تداعيات مؤتمر مارالاغو نشر واجنجارتن، السكرتير الصحفي للرئيس البرازيلي جائير بولسونارو، صورة له وهو واقف قرب ترامب. وأظهرت التحاليل التي خضع لها واجنجارتن نتائج إيجابية بعد عدة أيام على تلك الزيارة. ومنذ ذلك الحين، تأكدت إصابة أشخاص برازيليين آخرين من حاشية الرئيس البرازيلي والذين كانوا في ذاك المؤتمر في مارالاغو، ومن ضمنهم المحامية كارينا كوفا، والسيناتور نيلسينيو تراد، وسفيرة البرازيل لدى واشنطن، نيستور فورستر. وأعلن عمدة ميامي، فرانسيس سوريز، الذي كان قد التقى أيضا بواجنجارتن أثناء زيارته إلى الولايات المتحدة عن إصابته. كما التقى الوفد البرازيلي بابنة ترامب، إيفانكا، وصهره جاريد كوشنر، ومحاميه الشخصي رودي جولياني. وأعلنت عضوة مجلس الشيوخ ليندسي غراهام، التي كانت موجود في مارالاغو، أنها ستخضع لحجر ذاتي "كإجراء احترازي". سياسيون آخرون خضعوا لاختبارات الكشف عن كورونا رئيس الوزراء الإسباني وزوجته كان رئيس الوزراء الكندي، جاستن ترودو، قد أعلن في وقت سابق أنه سيبدأ 14 يوما من الحجر الصحي الذاتي بعد أن ثبتت إصابة زوجته صوفي بالفيروس. وفي حديثه مع صحفيين، قال رئيس الوزراء إنه يتلقى نصائح من الأطباء وقال "شرحوا لي أنه طالما لم تظهر أية أعراض على الإطلاق، فلا داعي للخضوع لفحص الدم". وفي إسبانيا، ثبتت إصابة زوجة رئيس الوزراء ماريا بيغونيا غوميز. وقال مسؤولون إن الزوجين بقيا في مقر إقامة رئيس الوزراء في لامونكلوا في العاصمة مدريد وهما على ما يرام. وإسبانيا هي الدولة الأكثر تضررا في أوروبا بعد إيطاليا. وفي بريطانيا، شخصت إصابة نادين دوريز، وهي وزيرة دولة لشؤون الصحة من حزب المحافظين، بفيروس كورونا، وهي الآن في عزل ذاتي في المنزل. وفي الشهر الماضي، ثبتت إصابة نائب وزير الصحة الإيراني، إيراج حريرجي، بالفيروس، وكان الوزير قد شوهد في وقت سابق وهو يتعرق بغزارة في مؤتمر صحفي. وإيران واحدة من الدول الأكثر تضررا من الفيروس، مع تأكيد أكثر من 600 حالة وفاة. وانتشر الفيروس في كل مقاطعات إيران، ويخشى الناس من أن حقيقة الوضع أسوأ مما تم الإعلان عنه.
https://www.bbc.com/amharic/news-50031930
https://www.bbc.com/arabic/world-50033652
ከተፈጸመው ጥቃት በኋላ የመንግሥት ጸጥታ አስከባሪዎች ወደ ስፍራው ተሰማርተዋል ታጣቂዎች ሳልሞሲ ተብላ በምትጠራ መንደር መስጅድ ውስጥ ጸሎት ሲያደርሱ በነበሩ ሰዎች ላይ በከፈቱት ተኩስ ነው 15 ሰዎች የተገደሉት። በዚህ ጥቃት የተደናገጡ ቁጥራቸው ከፍተኛ የሆኑ የአካባቢው ነዋሪዎች ወደ ጎረቤት ሃገር ማሊ መሸሽ ጀምረዋል። በማሊ በምትገኝ አንድ መንደር ውስጥ '100 ሰዎች ተገደሉ' የአይ ኤስ መሪ ከአምስት ዓመታት በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ ታየ በማሊ 37 ሰዎች ገደማ በታጣቂ ተገደሉ በቡርኪና ፋሶ መሰል ጥቃቶች ከዚህ ቀደም በተደጋጋሚ ተከስተው የነበረ ሲሆን፤ ጥቃቶቹ የሚፈጸሙት ደግሞ በጽንፈኛ እስላማዊ ቡድኖች እንደሆነ ይነገራል። ጥቃቱ ከተሰነዘረባት መንደር አቅራቢያ በምትገኘው ጎሮም-ጎሮም ከተማ ነዋሪ የሆኑ አንድ ሰው ለኤኤፍፒ ዜና አገልግሎት እንደተናገሩት፤ ''ከዛሬ ጠዋት ጀምሮ ሰዎች አከባቢውን ለቅቀው እየወጡ ነው"። እስካሁን ለጥቃቱ ኃላፊነቱን የወሰደ አካል የለም። ከጎርጎሳውያኑ 2015 ወዲህ በቡርኪና ፋሶ የጽንፈኛ ቡድኖች የሚያደርሱት ጥቃቶች የተበራከቱ ሲሆን፤ በዚህም ምክንያት በሺዎች የሚቆጠሩ ትምህርት ቤቶች ተዘግተዋል። የተባበሩት መንግሥታት የስደተኞች ከፍተኛ ኮሚሽን እንደሚለው ከሆነ በቡርኪና ፋሶ ባለፉት ሶስት ወራት ብቻ ሩብ ሚሊዮን ሰዎች ከመኖሪያ ቀያቸው ተፈናቅለዋል።
الجهاديون نشطوا في منطقة الساحل منذ فترة طويلة وأفادت المصادر أن المسلحين دخلوا المسجد الموجود بقرية سالموسي بمنطقة أودالان المتاخمة لمالي وأطلقوا الرصاص. ولم تتضح حتى الآن هوية المسلحين. وانتقل تمرد إسلامي تقوم به جماعات على صلة بتنظيمي القاعدة والدولة الإسلامية من مالي المجاورة إلى بوركينا فاسو هذا العام مما ساهم في إذكاء التوتر العرقي والديني وخاصة في المناطق الشمالية. وتخوض عدة دول بمنطقة الساحل في شمال وغرب أفريقيا حربا ضد الجماعات الإسلامية كما هو الحال في الجزائر ومالي والنيجر ونيجيريا . فهل جاء الوقت الذي يمكن أن تصبح فيه بوركينا فاسو قاعدة جديدة للمسلحين "الجهاديين"؟ مواضيع قد تهمك نهاية وعلى الرغم من العمليات العسكرية المتواصلة في أنحاء المنطقة لاحتواء أنشطة الجماعات المتشددة إلا أنها تواصل نموها هناك. فقد أسس المتشددون جبهة في شمال بوركينا فاسو وأدت هجماتهم المتكررة في المنطقة وما بعدها إلى اضطراب الحياة الطبيعية. ما هي الجماعات المتشددة في هذه المنطقة؟ هناك ثلاث جماعات جهادية رئيسية في شمال وشرق بوركينا فاسو وهي : أنصار الإسلام، وجماعة نصرة الإسلام والمسلمين، والدولة الإسلامية في الصحراء الكبرى. وكان الهجوم الذي تعرض له فندق فاخر في واغادوغو عاصمة بوركينا فاسو في يناير/كانون ثاني عام 2016، والذي يعد أجرأ هجوم شهدته المنطقة، من تنفيذ تنظيم القاعدة في المغرب الإسلامي وأسفر عن مقتل 30 شخصا. ومنذ ذلك الحين اندمجت القاعدة في المنطقة مع تنظيمين آخرين هما أنصار الدين والمرابطون. وينشط التنظيم في مالي والنيجر وبوركينا فاسو ويقف وراء هجومين آخرين في واغادوغو، الأول على مقهى في أغسطس/آب عام 2017 والثاني على السفارة الفرنسية ومقر قيادة الجيش في مارس/أذار عام 2018. أما جماعة أنصار الإسلام فهي جماعة محلية تأسست عام 2016 من قبل رجل الدين المتشدد مالام ديكو الذي يقال إنه قاتل مع المتشددين الإسلاميين في مالي لدى استيلائهم على شمال البلاد عام 2012 مما أدى إلى التدخل الفرنسي. ومات ديكو في ابريل/نيسان عام 2017 ويقود شقيقه جعفر الجماعة الآن وهي تتلقى الدعم اللوجستي حاليا من القاعدة وتنظيم الدولة في المنطقة، بحسب منظمة ووتش لحقوق الإنسان. الهجوم على فندق في واغادوغو عام 2016 تم بعربة مفخخة يذكر أن حالة الإحباط الشديد في بوركينا فاسو الناجمة عن نقص الوظائف وضعف البنية الأساسية جعلت ذلك البلد تربة خصبة لتجنيد المسلحين "الجهاديين"، وهناك العديد من الجماعات الصغيرة لكنها ليس جميعها على ارتباط بجماعات أكبر. وبحسب صحيفة الإيكونوميست فإن الكثيرين يقاتلون من أجل المزارع أو ضد فساد الحكومة ولكنهم يتبنون الفكر الجهادي لأنهم ببساطة "مسلمون". كيف أربك المتشددون الحياة في بوركينا فاسو؟ يقول لويس أوديت غوسلين، من الشبكة الكندية لمكافحة الإرهاب: "إن الوضع الأمني في البلد يتدهور بشكل يومي، فالجماعات "الجهادية" تكسب أرضا كل يوم مما يضطر المسؤولين للنزوح من مناطق ريفية عديدة بل ومن بعض المدن أحيانا". وسائل الإعلام سلطت الأضواء على الهجمات ويستهدف الجهاديون مسؤولي الدولة من عمد وضباط شرطة وموظفين مدنيين حيث يتهمونهم بالتعاون مع الجيش. ويعد المدرسون والمدارس أهدافا سهلة للمسلحين "الجهاديين" الذين يعارضون التعليم العلماني. وقد تم إغلاق أكثر من ألف مدرسة في شمال البلاد مؤخرا مما أثر على الحياة الدراسية لنحو 15 ألف تلميذ. مسلحون يهاجمون السفارة الفرنسية في بوركينا فاسو 18 قتيلا في هجوم على مطعم تركي في بوركينا فاسو ورصدت منظمة هيومان رايتش ووتش العديد من الانتهاكات من قبل القوات الحكومية خلال عمليات مكافحة الإرهاب بما في ذلك عمليات إعدام ضد عرقية الفولاني، وهم جماعة عرقية مسلمة من الرعاة المتنقلين. وقال غوسلين: "إن الجيش يتعامل بوحشية للقضاء على الفولاني تماما مما يؤدي إلى مزيد من التمرد من جانب شباب هذه المجموعة". كما خلق نقص الخدمات فراغا تستغله الجماعات الجهادية التي يؤدي وجودها غالبا إلى مزيد من العنف والفوضى. قوات محلية وأجنبية شاركت في الحرب ضد المتشددين في منطقة الساحل ولكن ذلك لم يوقف نشاطها وقال أحد سكان مدينة ديجو الشمالية لبي بي سي، والذي رفض الكشف عن هويته : "العديد من المنازل هجرها سكانها، والكثير من الأحياء في جيبو باتت خالية". وأضاف قائلا: " إن الأنشطة الاقتصادية توقفت، ولم نعد نسهر، وغادر الغربيون المنطقة". ويقوم مسلحون من وقت لآخر بأعمال سلب ونهب للمتاجر وللناس. وقال أحد سكان قرية إيناتا لبي بي سي: "عندما يأتي المسلحون وهم يطلقون النار في الهواء يهرب الناس من بيوتهم ولا يعودون إلا بعد مغادرة المسلحين". وتابع قائلا: " إنهم عادة لا يقتلون بل غالبا يمارسون السلب والنهب، نحن في حالة ذعر. لقد أغلقت المدرسة المحلية بل أغلقت كل المدارس في إقليم سوم". ويقول السكان المحليون إن هناك المزيد من الجنود العاملين في المنطقة ورغم ذلك فإن المسلحين الإسلاميين يتفوقون عليهم بمعرفة الأرض التي يقاتلون عليها. كيف أثر ذلك على جيران بوركينا فاسو؟ هناك مخاوف من انتشار الجماعات الجهادية جنوبا للوصول إلى الموانئ لتهريب السلاج والمخدرات وغيرها من السلع غير الشرعية لتمويل أنشطتهم. وحذر ألفا باري وزير خارجية بوركينافاسو من أن بلاده تعد "حاجزا بين الساحل والدول الشاطئية التي تخوض حربا ضد الإرهاب، فإذا انهارت فإن جيرانها سيتأثرون". ففي أبريل/نيسان الماضي عندما تم اعتقال أومارو ديالو، الذي ينشط شرقي بوركينا فاسو مع 20 من أتباعه، قالت مصادر أمنية لبي بي سي إنهم وجدوا دليلا على اتصالات له بأناس في توغو وبنين وغانا. تشكلت قوة إقليمية لمواجهة التهديد ولعل من أبرز الأدلة على الوضع غير الآمن لدى الجيران اختطاف سياح فرنسيين من حديقة عامة في شمال بنين في مايو/أيار الماضي. وعندما نجحت القوات الفرنسية الخاصة في إطلاق سراحهم كان المختطفون قد نجحوا في العبور فعلا إلى شمال بوركينا فاسو، ويعتقد أنهم كانوا يعتزمون تسليم السياح لمتشددين في مالي. وتقول فلورنس بارلي وزيرة القوات المسلحة الفرنسية إن هناك مجموعتين تنشطان قرب الموقع الذي اختطف فيه السياح إحداهما ترتبط بالقاعدة والأخرى بتنظيم الدولة. كما نسبت صحيفة لوموند لمصدر لم تكشف عن هويته القول إن جماعات متشددة مسلحة في شمال توغو وبنين استقرت في مناطق غابات يصعب الوصول لها. من الذي يدعم الجهاديين؟ يقول مراسلون إن الكثيرين ينخرطون في صفوف هذه الجماعات ليس بدوافع أيديولوجية وإنما ببساطة لأن ذلك هو البديل للفقر المدقع. لكن ما يزعج الحكومة أن حركة أنصار الإسلام محلية ولدت ونمت داخل بوركينا فاسو ولكن أكثر ما يقلق أن المسؤولين الاستخباريين يعتقدون أن جنودا سابقين في قوة النخبة الرئاسية RSP يساعدون مقاتلي الحركة. ونسبت صحيفة في مالي عام 2017 لمسؤولين القول إنهم اعترضوا اتصالا بين بوباكار ساوادوغو، الهارب من قوة النخبة، وزعيم أنصار الإسلام. يعتقد أن عناصر من قوة النخبة الرئاسية تقاتل إلى جانب المتشددين وأكد ذلك ما تشك فيه الحكومة منذ وقت طويل من أن أعضاء سابقين بالقوة الرئاسية يشاركون في هجمات في مالي وبوركينا فاسو. ولأكثر من 27 عاما ظلت القوة الرئاسية بمثابة الكابوس في بوركينا فاسو. وكان قد أسسها الرئيس السابق بليز كومباوري لضمان أمنه الشخصي. ويذكر أن القوة الرئاسية ذات سمعة سيئة في العمل خارج الحدود الرسمية، وبعد الإطاحة بكومباوري عام 2014 وجدت هذه القوة نفسها دون هدف واضح وشعرت بأنها مهددة. وفي محاولة للبقاء قامت بانقلاب قصير ضد الحكومة الانتقالية قبل إجبار عناصرها على تسليم السلطة على أيدي دول جوار بوركينا فاسو. وهربا من مواجهة العدالة، اتجه العديد من أعضاء هذه القوة، ومن بينهم بوباكار سوادوغو إلى التخفي والحياة السرية، وبتحالفهم الغريب مع الجهاديين في الشمال باتت القوة الرئاسية كابوسا في شكلها جديد. ما هي الإجراءات التي اُتخذت لمواجهة تهديدات المتشددين؟ تم إعلان حالة الطوارئ في العديد من المناطق في ديسمبر/كانون أول الماضي، ومنحت قوات الأمن تفويضات إضافية لتفتيش المنازل وتقييد حرية الانتقال. الحكومة عينت قائدا جديدا للجيش ولكن يرى منتقدوها أنها لم تتخذ إجراءات كافية للتصدي لتهديد المتشددين وبحسب الأمم المتحدة فإن أكثر من خمس ميزانية الدولة تنفق على الدفاع والأمن. ولكن هذه المستعمرة الفرنسية السابقة بلد فقير حتى بمعايير الدول الواقعة في غرب أفريقيا، وهي تكافح للتعامل مع هذا النطاق الواسع من التهديد "الجهادي" وبقوات أمن ضعيفة التجهيز. وهي جزء من قوة إقليمية مكونة من خمس دول هي the G5 Sahel التي تشكلت في سبتمبر/أيلول عام 2017 للتعامل مع المتشددين. ويقول سيمون غنغو مراسل بي بي سي في بوركينا فاسو إن أغلب التمويل الذي تعهد به الشركاء والمانحون، ومنهم الاتحاد الأوروبي، لم يصل حتى الآن. وتقول مجموعة الأزمات الدولية في تقريرها عن بوركينا فاسو"إن إعادة بناء قوة أمنية فعالة، وجهاز استخبارات مؤثر، ووحدة قوات خاصة، وتحسين جاهزية قوة G5 الإقليمية، أمور تستغرق وقتا". وتنشر فرنسا قوة عسكرية في منطقة الساحل قوامها 4500 جندي مكرسة لمكافحة الإرهاب.
https://www.bbc.com/amharic/51470899
https://www.bbc.com/arabic/world-53229736
በጄኔቫ ለተሰበሰቡት ጋዜጠኞች "ለበሽታው ስያሜ አግኝተንለታል፤ ኮቪድ-19 ተብሎ ይጠራል" ያሉት የዓለም ጤና ድርጅት የበላይ ኃላፊ የሆኑት ዶ/ር ቴዎድሮስ አድሃኖም ናቸው። በአሁን ሰአት ቫይረሱ ከአንድ ሺህ በላይ ሰዎችን ሕይወት የቀጠፈ ሲሆን በአስር ሺዎች የሚቆጠሩ ደግሞ ተይዘዋል። ዶ/ር ቴዎድሮስ አድሃኖም የአለምመሪዎች ቫይረሱን ለመዋጋት በብርቱ እንዲታገሉ ጥሪ አቅርበዋል። • የኮሮናቫይረስ እስካሁን ትክክለኛ ስም እንደሌለው ያውቃሉ? • ኮሮናቫይረስ፡ ምን ያህል አሳሳቢ ነው? ኮሮና ቫይረስ በሽታው የሚገኝበት የቫይረስ ቡድን ስያሜ ሲሆን፣ የበሽታው የተለየ መጠሪያ አለመሆኑ ተነግሯል። ዓለምአቀፍ የቫይረስ ታክሶኖሚ ኮሚቴ በሽታውን ሳርስ-ኮቪ-2 (SARS-CoV-2 ) ነው በማለት መለየቱ ተሰምቷል። ተመራማሪዎች ይህንን ቫይረስ በጅምላ ስሙ በመጥራት ግርታን ከመፍጠር ስም እንዲወጣለት ሲወተውቱ፣ አክለውም ሀገራትን ለይቶ ማግለልም ሆነ መፈረጅ እንዲቀር ነበር። ዶክተር ቴዎድሮስ ስለ ቫይረሱ ስያሜ በተናገሩበት መግለጫ ላይ " ለቫይረሱ ስያሜ ስንሰጥ የትኛውንም መልክዓ ምድራዊ አቀማመጥ የማይገልፅ፣ እንስሳትን፣ ግለሰብንም ሆነ ቡድንን የማይነካ እንዲሁም ለአጠራር ምቹ የሆነ እንዲሆንና ከቫይረሱ ጋር ግንኙነት ያለው እንዲሆን ጥረናል" ብለዋል። " ስም በሽታውን ለመከላከል፤ ትክክል ያልሆነን ወይንም መገለልን የሚያስከትል ነገርን እንዳንጠቀም ይከላከላል። እንዲሁም ለወደፊቱ ኮሮና ቫይረስ እንደገና በወረርሽኝ መልክ ቢከሰት ወጥ የሆነ አጠቃቀም እንድንከተል ያግዘናል" ብለዋል። • አፍሪካ የኮሮናቫይረስን ለመከላከል አቅሙ አላት? • ቻይና በ 6 ቀናት ውስጥ ደረጃውን የጠበቀ ሆስፒታል ልትገነባ ነው አዲሱ ስያሜ"ኮሮና"፣ "ቫይረስ" እና "ዲዝዝ"(በሽታ) ከሚሉት ቃላት እንዲሁም ከተከሰተበት ዓመተ ምህረት 2019 የተወሰደ መሆኑ ታውቋል። ኮሮና ቫይረስ ለመጀመሪያ ጊዜ መከሰቱ የተመዘገበው ባለፈው ሕዳር ወር እንደ ጎርጎሳውያኑ አቆጣጠር ዴሴምበር 31 2019 ዓ.ም መሆኑ ይታወቃል። በአሁኑ ሰዓት በቻይና ብቻ 42 ሺህ 200 ሰዎች መያዛቸው የተመዘገበ ሲሆን በበሽታው የሞቱ ሰዎች ቁጥር በ2002-2003 ተከስቶ በርካቶችን ከገደለው የሳርስ ወረርሽኝ ይበልጣል። ቻይና ኮሮናቫይረስ ወረርሽኝን በአግባቡ አልያዙም ያለቻቸውን ከፍተኛ ባለስልጣናት ከሥልጣን አንስታለች። የሁቤይ ጤና ኮሚሽን የፓርቲው ጸሐፊ እንዲሁም የኮሚሽኑ የበላይ ኃላፊ ከሥራቸው ከተነሱት ባለስልጣናት መካከል ናቸው። እነዚህ ከፍተኛ ሹማምንት በቻይና ከበሽታው ጋር በተያያዘ ከስልጣናቸው የተነሱ የመጀመሪያዎቹ ከፍተኛ ባለስልጣናት ናቸው። • የአውስትራሊያ ሳይንቲስቶች ኮሮና ቫይረስን 'ሊያመርቱ' ነው • የኮሮናቫይረስ ምልክት ያሳዩ 14 ኢትዮጵያውያን ነፃ ሆነው ተገኙ የአካባቢው የቀይ መስቀል ምክትል ኃላፊም የመጣውን እርዳታ በአግባቡ ካለማድረስ ጋር በተያያዘ "ኃላፊነትን በተገቢው ሁኔታ አለመወጣት" በሚል ከሥራቸው ተሰናብተዋል። በትናንትናው ዕለትም የኢትዮጵያ የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የኮሮናቫይረስ በሽታን ምልክት አሳይተው የነበሩ አስራ አራት ኢትዮጵያውያን ከላብራቶሪ ምርመራ በኋላ ነፃ መሆናቸው አስታውቋል።
وقال الدكتور تيدروس أدهانوم غبريوس إن الفيروس سيصيب عدداً أكبر من الناس إن لم تعتمد الحكومات السياسات المناسبة. وكرّر رسالته عن ضرورة اعتماد "الكشف والتتبع الفيروس والعزل والحجر الصحي" وفاق عدد المصابين بالفيروس حول العالم العشرة ملايين منذ بداية انتشاره في الصين نهاية العام الماضي، وذهب ضحيته أكثر من 500 ألف شخص حتى الآن. وسجّل نصف عدد الإصابات في العالم في الولايات المتحدة وأوروبا، لكن الفيروس ينتشر بسرعة حالياً في الأميركيتين. مواضيع قد تهمك نهاية كما يتفشّى الفيروس حالياً في جنوب آسيا وإفريقيا ومن المرجّح أن يبلغ ذروة انتشاره مع نهاية شهر يوليو/تموز. وصرّح تيدروس الإثنين عبر الفيديو قائلاً :" جميعنا يريد لهذا أن ينتهي، جميعنا يريد لحياتنا أن تستمر، لكن الحقيقة الصعبة هي أننا لسنا حتى قريبين من النهاية". وأضاف أنه رغم إحراز بعض البلدان بعض التقدم، لا يزال انتشار الوباء يتسارع في أنحاء العالم. وحثّ المزيد من الحكومات على اتباع نموذج ألمانيا واليابان وكوريا الجنوبية، في مراقبة تفشي الفيروس من خلال سياسات صارمة تضمنت إجراء الفحوص والتتبع. ما هي الدول الأكثر تضرراً؟ سجّلت الولايات المتحدة حتى الآن 2.5 مليون إصابة و126 ألف وفاة، وهي تشهد نسبة الإصابات الأعلى بين الدول الأخرى. وسجّلت الولايات التي رفعت قيود الإغلاق - لا سيما الجنوبية- ارتفاعاً حاداً في عدد الإصابات. وعمدت السلطات في تكساس وفلوريدا وولايات أخرى إلى إعادة فرض القيود على الأعمال. وتأتي البرازيل بعد الولايات المتحدة بعد تسجيلها 1.3 مليون إصابة وأكثر من 57 ألف وفاة. وأعلنت حالة الطوارئ في العاصمة برازيليا بعد ارتفاع عدد الإصابات. وكانت السلطات المحلية في العاصمة قد خففت بعض قيود التباعد الاجتماعي في وقت سابق من هذا الشهر وسمحت بفتح المتاجر أسوة بالمحافظات الأخرى. وفي المملكة المتحدة الذي شهدت أكبر عدد من الوفيات في منطقة غرب أوروبا بسبب الفيروس، قال عمدة مدينة ليستر إن الحانات والمطاعم ستبقى مغلقة لأسبوعين بسبب ارتفاع في نسبة الإصابات. ومن المزمع أن تشهد تدابير الإغلاق في انجلترا المزيد من التخفيف بدءا من عطلة نهاية الأسبوع، حيث سيعاد فتح الحانات والمطاعم والفنادق ومصففي الشعر.
https://www.bbc.com/amharic/news-55610111
https://www.bbc.com/arabic/world-55613772
አፈ ጉባኤ ናንሲ ፔሎሲ የሕግ አውጪዎቹ ፔንስ ፕሬዝዳንቱን ለቢሮው ብቁ አለመሆናቸውን በማሳወቅ 25ኛ የሚባለውን የሕግ ማሻሻያ [አሜንድመንት] ተግባራዊ እንዲሆን እንዲጠይቁ ሃሳብ እንደሚያቀርቡ ይጠበቃል። ምክትል ፕሬዝዳንት ፔንስ ግን ሀሳቡን ይቃወማሉ ተብሏል። ፕሬዝዳንት ፔንስ ፈቃደኛ ካልሆኑ፣ ደጋፊዎቻቸውን ወደ ካፒቶል እንዲወጡ ጥሪ ያቀረቡት ትራምፕ እንዲከሰሱ ምክር ቤቱ ድምጽ ይሰጣል። ሪፐብሊካኑ ፕሬዝዳንት ትራምፕ ድምጽ ተጭበርብሯል የሚሉ ያልተረጋገጡ ክሶችን በመደጋገም የተካሄደውን የተቃውሞ ሰልፍ ተከትሎ በዴሞክራቶችና ቁጥራቸው ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ በሄደ ሪፐብሊካኖች ዘንድ አመጽ አነሳስተዋል በሚል ክስ እየቀረበባቸው ነው። በጥቃቱ የካፒቶል ሂል ፖሊስ መኮንንን ጨምሮ አምስት ሰዎች ሞተዋል። ትራምፕ ትዊተርን ጨምሮ ከበርካታ የማኅበራዊ ሚዲያ መድረኮች ታግደው ከነበሩበት ጊዜ ጀምሮ ምንም ዓይነት ይፋዊ መግለጫ አልሰጡም። ዲሞክራቱ ጆ ባይደን ፕሬዝዳንት ሆነው ስልጣኑን ለመረከብና ትራምፕ ዋይት ሐውስ ለመልቀቅ ቀናት ብቻ ቀርቷቸዋል። ትራምፕ ቀናት በኋላ በሚደረገው የባይደን በዓለ ሲመት ላይ እንደማይገኙም ተናግረዋል። ፔሎሲ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በላኩት ደብዳቤ እንዳሉት ፔንስ በሕገ-መንግሥቱ 25ኛ ማሻሻያ መሠረት ትራምፕን ከዋይት ሐውስ አስወግደው ተጠባባቂ ፕሬዝዳንት እንዲሆኑ ይጠይቃሉ። ምክር ቤቱ ማክሰኞ ዕለት በውሳኔው ላይ ድምጽ ሊሰጥ ይችላል። ከዚያ በኋላ ፔንስና ካቢኔው ምክር ቤቱ ወደ ክስ ከመግባቱ በፊት እርምጃ እንዲወስዱ 24 ሰዓታት ይሰጣቸዋል። "በፍጥነትነት እርምጃ እንወስዳለን ምክንያቱም ፕሬዝደንቱ ለሁሉም ስጋት ናቸው። በፕሬዝዳንቱ በዲሞክራሲያችን ላይ እየተፈፀመ ያለው ጥቃት በዘግናኝ ሁኔታ ተጠናክሮ በመቀጠሉ እርምጃው አስቸኳይ ሊሆን ይገባል" ብለዋል። ምንም እንኳን ፔንስ እሁድ ዕለት የባይደን በዓለ ሲመት ላይ ለመሳተፍ ማቀዳቸውን በመግለጽ ራሳቸውን ከፕሬዚዳንቱ ያራቁ ቢመስሉም ከስልጣን እንዲነሱ ለማድረግ ፍላጎት እንዳላቸው የሚያሳይ ምልክት ግን የለም። ይህ በእንዲህ እንዳለ ሁለተኛው የሪፐብሊካኑ ሴናተር ፓት ቶሜይ ፕሬዚዳንቱ "ስልጣናቸውን መልቀቅና በተቻለ ፍጥነት መሄድ አለባቸው" በማለት የአላስካውን ሊዛ ሙርኮቭስኪን ተቀላቅለዋል። ፔንስ በሃሳቡ ካልተስማሙስ? የምክር ቤቱ ዴሞክራቶች በክሱ ለመግፋት ቃል ገብተዋል። ዲሞክራቶች በትራምፕ ላይ "አመፅን የማስነሳትን" ክስ ሊመሠርቱ ይችላሉ ብለዋል ፔሎሲ። የአሜሪካ ከፍተኛ የሕግ አውጪዎች ትራምፕን በምክር ቤቱ ለመክሰስ የሚሰጠው ድምጽ እስከ ሳምንቱ አጋማሽ ድረስ ሊከናወን እንደሚችል ይናገራሉ። በዚህም ትራምፕ በአሜሪካ ታሪክ ሁለት ጊዜ ክስ የተመሠረተባቸው ብቸኛው ፕሬዝዳንት ሊሆኑ ይችላሉ። ከዚያ ፕሬዝዳንቱ ከስልጣን እንዲወገዱ ጉዳዩ የሁለት ሦስተኛ ድምጽ አስፈላጊ ወደ ሚሆንበት ሴኔት ይመራል። ጥፋተኛ ሆነው ከተገኙም ሴኔቱ ትራምፕ እንደገና የመንግሥት ስልጣን እንዳይዙ ለማድረግ ድምጽ ሊሰጥ ይችላል። እስካሁን የትኛውም የሪፐብሊካን ሴናተር ትራምፕን በፈጸሙት ጥፋት ለመወንጀል ድምጽ እንሰጣለን አላለም። ዋይት ሐውስ እና ከፍተኛ ሪፐብሊካኖች ፕሬዝዳንቱ ከስልጣን እንዲነሱ መፈለጉ "ፖለቲካዊ እርምጃ ነው" ያሉ ሲሆን "ታላቋን አገራችንን የበለጠ ለመለያየት ብቻ የሚያገለግል ነው" ሲሉም አጣጥለውታል። ባይደን "ለረጅም ጊዜ ፕሬዝዳንት ትራምፕ ለሥራውን ብቁ አይደሉም" ብለው እንደሚያስቡ ቢገልጹም ከሥልጣን መነሳታቸው ጉዳይ ግን የኮንግረሱ ውሳኔ ነው ብለዋል።
أبلغت بيلوسي أعضاء مجلس النواب الديمقراطيين أنهم بحاجة إلى "التصرف على وجه السرعة" ومن المتوقع أن يطرح النواب قرارا يطلب من بنس استخدام التعديل رقم 25 للدستور الأمريكي لإعلان أن الرئيس غير لائق للبقاء في المنصب. وقيل إن بنس يعارض الفكرة. وإذا رفض نائب الرئيس ذلك، فسيصوت الديمقراطيون على عزل ترامب الذي حث أنصاره على السير إلى مبنى الكابيتول. واتهم الديمقراطيون وعدد متزايد من الجمهوريين الرئيس ترامب بدوره في التحريض على أعمال الشغب، بعد تجمع حاشد كرر فيه ادعاءات لا أساس لها بتزوير الأصوات. وقتل في الهجوم خمسة أشخاص، من بينهم ضابط شرطة في مبنى الكونغرس، الكابيتول. مواضيع قد تهمك نهاية ولم يصدر ترامب أي تصريحات عامة منذ منع حساباته من العديد من منصات التواصل الاجتماعي، بما في ذلك تويتر، الجمعة. وكتبت بيلوسي إلى النواب رسالة قالت فيها إن مجلس النواب سيقدم قرارا الاثنين ليطلب رسميا من بنس استخدام التعديل 25 للدستور، الذي سيسمح لبنس بإزالة ترامب من البيت الأبيض ويصبح هو رئيسا بالنيابة. وقد يصوت مجلس النواب على القرار الثلاثاء. وسيمنح بنس ومجلس الوزراء بعد ذلك 24 ساعة للتصرف قبل تحرك مجلس النواب المحتمل نحو محاكمة ترامب لعزله. وقالت بيلوسي في رسالتها الأحد: "سنتصرف على وجه السرعة، لأن هذا الرئيس يمثل تهديدا وشيكا. لقد اشتدت الاعتداء المستمر على ديمقراطيتنا الذي يرتكبه هذا الرئيس فظاعة، وهناك حاجة ملحة للتحرك". وعلى الرغم من أن بنس بدا وكأنه ينأى بنفسه عن الرئيس عندما قال الأحد إنه يعتزم حضور حفل تنصيب بايدن، فإنه لا توجد أي إشارة على أن نائب الرئيس مستعد لاستخدام التعديل 25. ولم يعلن أي من أعضاء مجلس الشيوخ الجمهوريين إن كانوا سيصوتون لإدانة ترامب بارتكاب مخالفات. ودعا سيناتور جمهوري، هو بات تومي، ترامب إلى الاستقالة. وقال تومي في مقابلة مع شبكة إن بي سي "أعتقد أن أفضل طريقة لبلدنا .. هي أن يستقيل الرئيس ويغادر في أسرع وقت ممكن". وأضاف: "أقر بأن ذلك قد لا يكون مرجحا، لكنني أعتقد أنه سيكون أفضل حل". وكان العضو الديمقراطي البارز في مجلس النواب، جيمس كلايبورن، قد قال في وقت سابق، لشبكة سي إن إن، إنه من المرجح أن يصوت المجلس على لائحة اتهام ضد ترامب خلال هذا الأسبوع. لكن قد لا يرسل الحزب أي مواد اتهام إلى مجلس الشيوخ لمحاكمة الرئيس، إلا بعد أول 100 يوم من تولي جو بايدن منصبه. وقال كلايبورن "دعونا نمنح الرئيس المنتخب بايدن 100 يوم يحتاجها لبدء جدول أعماله وتفعيله". وسيسمح ذلك لبايدن بتشكيل حكومته الجديدة، وبدء السياسات الرئيسية بما في ذلك مكافحة انتشار فيروس كورونا. والشيء الذي يجب أن ُينتظر هو ما إذا كان مجلس الشيوخ قد تلقى بالفعل مواد اتهام ضد ترامب. وأعلن البيت الأبيض، الأحد، أن الرئيس سيسافر إلى تكساس يوم الثلاثاء، لتفقد جزء من الجدار الحدودي مع المكسيك لتسليط الضوء على عمل إدارته هناك. وكانت ليزا موركوفسكي، من ألاسكا، أول سيناتورة من الجمهوريين تحث الرئيس على الرحيل. كما قال بن ساسي، السيناتور الجمهوري من نبراسكا، إنه سيدرس لائحة الاتهام إذا وافق عليها مجلس النواب. في غضون ذلك، وصف حاكم كاليفورنيا الجمهوري السابق، أرنولد شوارزنيغر, ترامب بأنه "أسوأ رئيس على الإطلاق"، وذلك في شريط فيديو على وسائل التواصل الاجتماعي يوم الأحد. وشبه الممثل العنف، الذي جرى الأربعاء، بعنف ليلة الكريستال، أو ليلة الزجاج المكسور، التي دمرت خلالها الممتلكات اليهودية في ألمانيا النازية عام 1938. وبينما يحاول المحققون مقاضاة مثيري الشغب الذين اقتحموا مبنى الكابيتول، منحت إدارات الشرطة في ولاية فرجينيا وواشنطن بعض الضباط إجازة إدارية، بزعم حضورهم الأحداث وهم خارج أوقات العمل. وقالت إدارتا الإطفاء في فلوريدا ومدينة نيويورك، إن بعض أفرادها ربما كانوا حاضرين، عندما اقتحمت الحشود مبنى الكابيتول وفقا لوكالة رويترز للأنباء. ورفض البيت الأبيض إجراءات العزل باعتبارها خطوة "ذات دوافع سياسية"، من شأنها "أن تؤدي فقط إلى مزيد من الانقسام في بلدنا العظيم". وإذا مضت تلك الإجراءات قدما، فقد يصبح ترامب الرئيس الوحيد في تاريخ الولايات المتحدة الذي يواجه إجراءات العزل لمرتين. ولكي يحدث ذلك، يجب تقديم لائحة الاتهام إلى مجلس النواب ويمررها عبر التصويت. وقال كلايبورن، أحد أعضاء مجلس النواب، لشبكة سي إن إن "قد يتخذ الإجراء يوم الثلاثاء أو الأربعاء، لكنني أعتقد أنه سيتم اتخاذه هذا الأسبوع". وستنتقل الإجراءات إلى مجلس الشيوخ، حيث يكون تصويت الثلثين ضروريا لإقالة الرئيس. وإذا أدين، يمكن لمجلس الشيوخ أيضا إجراء تصويت لمنع ترامب من تولي أي منصب عام مرة أخرى. لكن كلايبورن، وهو عضو في الكونغرس عن ولاية كارولينا الجنوبية، قال إنه لا يعتقد أنه سيكون من الممكن عزل الرئيس وإجراء محاكمة، قبل أن يترك ترامب منصبه في غضون 10 أيام. وبدلا من ذلك، يفكر الديمقراطيون في تأجيل إرسال لائحة الاتهام إلى مجلس الشيوخ. لقد دعوا بالفعل نائب الرئيس، مايك بنس، بشكل غير رسمي لتفعيل التعديل رقم 25 من الدستور، الذي سيسمح له بأن يصبح قائما بأعمال الرئيس. ويُقال إن مثل هذا الإجراء غير مرجح إلى حد كبير، وليس هناك ما يشير إلى أن نائب الرئيس بنس مستعد لاستخدام التعديل. لكن يبدو أن بنس أبعد نفسه عن ترامب، يوم الأحد، بقوله إنه يعتزم حضور حفل تنصيب جو بايدن، في 20 من يناير/كانون الثاني الجاري. وكان ترامب قد قال إنه لن يحضر مراسم أداء بايدن اليمين، معترفا الآن بهزيمته في انتخابات الثالث من نوفمبر/تشرين الثاني ومتعهدا بانتقال سلمي للسلطة، لكنه استمر في الترويج لمزاعم تزوير الانتخابات على نطاق واسع. وقال الرئيس المنتخب جو بايدن إن قرار العزل يعود إلى الكونغرس، لكنه قال إنه كان يعتقد "منذ فترة طويلة أن الرئيس ترامب ليس لائقا لتولي المنصب".
https://www.bbc.com/amharic/news-45518226
https://www.bbc.com/arabic/world-45519715
የ43 ዓመቱ ናይጄሪያዊ የኢሜይል ማጭበርበሪያ መንገዶችን በመጠቀም በርካቶች ገንዘብ እንዲልኩለት አድርጓል በሚል ነው በፖሊስ ቁጥጥር ሥር የዋለው። ሌሎች ሦስት አጋሮቹም በፖሊስ እጅ ሥር እንዳሉ ታውቋል። ግለሰቦቹ ታማኝ ኩባንያ በመምሰል የኢሜይል መልዕክት በመላክ ወደ 3 ሚሊዮን ዶላር ገደማ አጭበርብረዋል ተብሏል። • ኮዴይን፦ ገዳዩ 'ሽሮፕ' • ናይጄሪያ በሊቢያ ያሉ ዜጎቿን ለመለስ ማቀዷን ገለፀች ገንዘቡ ናይጄሪያ ውስጥ አድራሻው ወዳልታወቀ ተቀባይ እንደተላከ እና የመመለሱ ነገር አስቸጋሪ እንደሆነም እየተነገረ ነው። ግለሰቦቹ 16 ስልኮችና እና 17 ሲም ካርዶች በመጠቀም ነው ከስደተኞች ጣቢያ የማጭበርበር ሂደታቸውን ሲያጧጡፉት የነበረው። አንድ የ20 ዓመት ግለሰብ እና ሌሎች ሁለት ሴቶች ናቸው በአጋርነት በመሥራት የተጠረጠሩት። የአውስትራሊያ ፖሊስ ከዓለም አቀፍ ድርጅቶች ጋር በመሆን ገንዘቡን ለማስመለስ እንደሚጥር አስታውቋል። ኩባንያዎች በስሞቻቸው የሚፈፀሙ መሰል ማጭበርበሪያ ዘዴዎችን እንዲቆጣጠሩም መክረዋል። በከፍተኛ ቁጥጥር ሥር የሚገኘው የስደተኞች መጠለያ ጣብያ ለ600 ገደማ ስደተኞች ዞሮ መግቢያቸው ነው። ከ60 ሃገራት ያክል የመጡ ግለሰቦች በመጠለያ ሥፍራው እንደሚገኙ ባለፈው ታህሳስ ተዘግቦ ነበር።
الشرطة تقول إن الأموال حولت إلى حسابات غير معروفة في نيجيريا وأفادت الشرطة بأن الرجل، البالغ من العمر 43 عاما، كان يقود شبكة احتيال توجه رسائل مزيفة باسم شركات معروفة. وكان ضمن الشبكة ثلاثة أشخاص آخرين وجهت لهم التهم نفسها وهي انتحال الشخصية والاحتيال. وتعتقد السلطات أن الشبكة استولت على أكثر من 2.2 مليون دولار أمريكي، وأن الأموال حولت إلى حسابات غير معروفة في نيجيريا وأنه لا يمكن استعادتها. واستعملت الشبكة في عمليتها، حسب تقارير الشرطة، 16 هاتفا و17 بطاقة من مركز فيلاوود لاحتجاز المهاجرين. واعتقلت الشرطة أيضا رجلا عمره 20 عاما، وامرأتين، عمر الأولى 20 عاما والثانية 36 عاما، في مناطق أخرى من سيدني. وتواصل الشرطة الأسترالية بالتعاون مع أجهزة الأمن في العالم سعيها لتتبع مسار الأموال المحولة. ودعت الشركات إلى تحسين أمنها الإلكتروني، والحذر من عمليات الاحتيال في تحويل الأموال. ويعد مركز فلاوود لاحتجاز المهاجرين من أكثر المراكز أمنا في أستراليا، ويتسع لإيواء نحو 600 شخص. ويقيم فيه حاليا نحو 450 شخصا من أكثر من 60 دولة، حسب تقارير منظمة حقوق الإنسان الأسترالية. أغلبهم ألغيت تاشيرات دخولهم البلاد، أو قدموا طلبات لجوء.
https://www.bbc.com/amharic/news-41485955
https://www.bbc.com/arabic/worldnews/2014/04/140401_malaysia_missing_plane_australia
ኤም ኤች 370 እ.አ.አ በ2014 ነበር 239 ሠዎችን ጭኖ ነበር የጠፋው ኤም ኤች 370 እ.አ.አ በ2014 ነበር፤ 239 ሠዎችን አሳፍሮ ከቤጂንግ ወደ ኳላላምፑር ሲያቀና የጠፋው። ማሌዥያና ቻይናን ጨምሮ በትብብር ሲካሄድ የቆው ፍለጋም ከ1046 ቀናት በኋላ በይፋ ቆሟል። የአውስትራሊያ መርማሪዎች አውሮፕላኑ ባለመገኘቱ "ክፉኛ ማዘናቸውን" አስታውቀዋል። "በቀን 10 ሚሊዮን ሠዎች በአውሮፕላን በሚንቀሳቀሱበት ወቅት ትልቅ የንግድ አውሮፕላን ከነመንገደኞቹ ጠፍቶ መቅረቱ የማይታሰብ እና በህብረተሰቡ ዘንድ ተቀባይነት የሌለው ነው" ሲል የአውስትራሊያ የትራንስፖርት ደኅንነት ቢሮ አስታውቋል። "በመቶዎች የሚቆጠሩ ሰዎችን አሳትፎ የተደረገው ትልቅ የማፈላለግ ሥራም ውጤት አላመጣም" ብሏል። ቤተሰቦቻቸውን ያጡ ሰዎች ፍለጋው እንዲጀመር እየጠየቁ ነው የመጨረሻ ነው የተባለለት ሪፖርት እንዳስታወቀው አውሮፕላኑ ቀድሞ ከተገመተበት ቦታ በሰሜን አቅጣጫ ነው የጠፋው። ቦይንግ 777 የሆነውን ይህን አውሮፕላን ለመፈለግ የተደረገው እንቅስቃሴ በአየር ትራንስፖርት ታሪክ ውስጥ ትልቁ ነው ተብሎለታል። ለ52 ቀናት በምድር ላይ ከተደረገ ፍለጋ በኋላ 120 ሺህ ስኩዌር ኪሎሜትር የሚሸፍን የውሃ አካል ላይም ፍለጋው ተጠናክሮ ቀጥሎ ነበር። በ2015 እና 2016 የኤም ኤች 370 ስብርባሪ ነው የተባለላቸው የአውሮፕላን አካላት በተለያዩ ቦታዎች ተገኝተው ነበር። የአውስትራሊያ መንግሥት ፍለጋው በድጋሚ የሚጀመረው አውሮፕላኑ የጠፋበት ቦታ በአስተማማኝ መረጃ ሲታወቅ ነው ብሏል። የማሌዥያ መንግሥት በአውሮፕላኑ መጥፋት ዙሪያ የሚያደርገውን ምርመራ አሁንም ቀጥሎበታል።
قال المارشال أنغس هوستون إن البحث عن الطائرة قد يستغرق أسابيع. وقال القائد في القوات الجوية الأسترالية المارشال أنغس هوستون إن البحث عن الطائرة قد يستغرق أسابيع. وكانت الطائرة الماليزية قد اختفت في الثامن من شهر مارس الماضي اثناء رحلتها من كوالا لمبور إلى العاصمة الصينية بكين، وعلى متنها 239 شخصا. وتجوب فرق البحث جنوب المحيط الهندي بحثا عن أي إشارات تفسر اختفاء الطائرة. وقال المارشال هوستون الذي يترأس مركز التنسيق المشترك الجديد الذي يشرف على عمليات البحث الثلاثاء إن المهمة "معقدة جدا" لأن فرق العمل لا تمتلك أي معلومات ملموسة للانطلاق بعملها منها. مواضيع قد تهمك نهاية وأشار إلى أن جهود البحث ستستغرق وقتا طويلا نسبيا موضحا " أنه ليس شيئا يمكن بالضرورة حله خلال الأسبوعين القادمين على سبيل المثال لا الحصر". وأضاف أنه تم تخصيص عشر طائرات عسكرية وتسع سفن لفحص منطقة البحث عن الطائرة الثلاثاء، فضلا عن أن سفينة دفاعية مزودة بجهاز مسح للموجات الصوتية في طريقها إلى المنطقة. تجوب فرق البحث جنوب المحيط الهندي بحثا عن أي إشارات تفسر اختفاء الطائرة. ويقول جونا فيشر مراسل بي بي سي من بيرث إن المارشال هوستون أشار إلى أنه ليست لديهم معلومات عن الارتفاع الذي كانت فيه الطائرة عندما اختفت من شاشات الرادار. ويضيف مراسلنا أن أي تغيير بسيط نسبيا في الارتفاع قد يؤثر على كل من سرعة الطائرة واستهلاكها للوقود وقد يغير بشكل كبير من الموقع المحتمل لسقوطها خلال مدة سبع ساعات من مسار طيرانها. وقد مرت حتى الان ثلاثة أسابيع منذ اختفاء الطائرة الماليزية "أم أتش 370" وتقول السلطات الماليزية إنها خلصت إلى أن موقع سقوط الطائرة كان في جنوب المحيط الهندي تبعا لبيانات الأقمار الأصطناعية. ويطالب العديد من أقارب الركاب الذين كانوا على متن الطائرة بدليل على سقوط الطائرة وتحطمها، ويعبرون عن غضبهم مما يعتقدون أنه نقص في المعلومات التي تقدمها السلطات الماليزية. وقد سافر العشرات من أقارب الركاب الصينيين الـ 153 في الطائرة المفقودة إلى كولا لمبور في محاولة للبحث عن أجوبة لأسئلتهم بشأن اختفاء أقاربهم.
https://www.bbc.com/amharic/news-53282953
https://www.bbc.com/arabic/middleeast-54691703
በደቡብ አፍሪካ ሊቀመንበርነት በአፍሪካ ሕብረት ተሳታፊነት በቪዲዮ የሚካሄደው የሦስቱ አገራት ድርድር መጀመሩን የሱዳን ዜና አገልግሎት ገልጿል። የኢትዯጵያው የውሃ፣ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስትር ስለሺ በቀለ (ዶ/ር) በትዊተር ገጻቸው ላይ ቅዳሜ ከሰዓት በኋላ እንዳሰፈሩት የሦስትዮሽ ድርድሩ አርብ ከሰዓት በኋላ እንደጀመረና ቅዳሜም መቀጠሉን አረጋግጠዋል። ሚኒስትሩ ጨምረውም ከአፍሪካ ሕብረትና ሌሎች ታዛቢዎች ባሉበት እተካሄደ መሆኑን ጠቅሰው ድርድሩ እስከ ሁለት ሳምንተ ለሚደርስ ጊዜ በየዕለቱ እተካሄደ እንደሚቀጥል አመልክተዋል። በሦስቱ አገራት መካከል ከሳምንት በፊት ለቀናት ሲካሄድ ቆይቶ በተቋረጠው ድርድር ላይ በበርካታ ጉዳዮች ዙሪያ ከስምምነት ላይ መደረሱ የተገለጸ ሲሆን ቁልፍ የሆኑ ሕጋዊና የቴክኒክ ጉዳዮች ላይ መስማማት ባለመቻላቸው ነው ውይይቱ መቋረጡን አገራቱ አሳውቀው ነበር። በተለይ ኢትዮጵያ ግድቡን በውሃ የመሙላት ሥራ በሐምሌ ወር እንደምትጀመር ዕቅድ በያዘችበት ሁኔታ በቀሪ ጉዳዮች ላይ ከስምምነት ሳይደረስ የውሃ ሙሌት እንዳይጀምር በሚል ከግብጽና ከሱዳን የቀረበው ጥያቄ ተቀባይነት ባለማግኘቱ ድርድሩ ተቋርጦ መቆየቱ ይታወሳል። ትናንት አርብ መልሶ ተጀምሮ ዛሬም እንደሚቀጥል በተነገረው በዚህ የሦስቱ አገራት ድርድር ላይ በግድቡ ዙሪያ ያሉ መሰረታዊ የቴክኒክና የሕግ ልዩነቶች የመወያያ ጉዳዮች እንደሚሆኑ የግብጽ የመስኖ ሚኒስቴር መግለጹን አል አህራም ዘግቧል። ሚኒስቴሩ በአዲሱ ዙር የድርድሩ የመጀመሪያ ቀን ውይይት ዙሪያ ባወጣው አጭር መግለጫ ላይ እንዳመለከተው ኢትዮጵያ፣ ሱዳንና ግብጽ የጀመሩት በቪዲዮ አማካይነት የሚያደርጉት ውይይት ዛሬ ቅዳሜም ይቀጥላል። ሦስቱ አገራት ባካሄዱት የመጀመሪያ ቀን ድርድር ላይ ደቡብ አፍሪካ፣ የአፍሪካ ሕብረት ጽህፈት ቤት ተወካዮችና የህግ ባለሙያዎች፣ አሜሪካና የአውሮፓ ሕብረት በታዛቢነት መሳተፋቸውን የግብጽ የመስኖ ሚኒስቴር አስታውቋል። ቀደም ያለው ከሰኔ 2 አስከ 10/2012 በሦስቱ አገራት መካከል በቪዲዮ አማካይነት ሲካሄድ የነበረው ድርድር ያለስምምነት ከተጠናቀቀ በኋላ ጉዳዩ ወደ ተባበሩት መንግሥታት የጸጥታው ጥበቃ ምክር ቤት ቀርቦ ባለፈው ሰኞ ምሽት ውይይት እንደተካሄደበት ይታወሳል። ቀደም ብሎ የተደረገው ውይይት ከተቋረጠ በኋላ በአፍሪካ ሕብረት አማካይነት በኢትዮጵያ፣ በሱዳንና ግብጽ መሪዎች በተደረገው ውይይት አገራቱ ድርድራቸውን ጀምረው በጥቂት ሳምንታት ውስጥ ለማጠናቀቅ ተስማምተዋል። ግብጽና ሱዳን ድርድሩ ተካሂዶ ከስምምነት ላይ ሳይደረስ በፊት ኢትዮጵያ ግድቡን በውሃ የመሙላት ሥራ እንዳትጀምር ቢወተውቱም ባለፈው ሳምንት ከጠቅላይ ሚኒስትሩ ጽህፈት ቤት የወጣው መግለጫ ግን ኢትዮጵያ የግድቡን የውሃ ሙሌት በቀጣይ ሁለት ሳምንታት ውስጥ ለመጀመር ዕቅድ የያዘች መሆኑን አመልክቶ በዚህ ጊዜም ቀሪ የግንባታ ሥራዎች እንደሚቀጥሉ ገልጿል። ጉዳዩ ወደ ተባበሩት መንግሥታት የጸጥታው ጥበቃ ምክር ቤት መሄዱን ያልተቀበለችው ኢትዮጵያ የህዳሴው ግድብ ግንባታ ምንም አይነት የደኅንነት ስጋት በሱዳንና በግብጽ ላይ እንደማያስከትል ለምክር ቤቱ ገልጻ የግድቡ ዋነኛ ግብ ልማት እንደሆነ አጽንኦት ሰጥታ ነበር። ባለፈው ሳምንት የአገራቱ መሪዎች በአፍሪካ ሕብረት መሪነት ባደረጉት ውይይት ጉዳዩ በአህጉሪቱ የበላይ አካል በአፍሪካ ሕብረት የተያዘ በመሆኑ ይህንኑ ለተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የጸጥታው ጥበቃ ምክር ቤት ለማሳወቅ መስማማታቸው ይታወሳል። አስር ዓመታት ለሚጠጋ ጊዜ ከአራት ቢሊዮን ዶላር በላይ በሆነ ወጪ እየተገነባ የሚገኘው ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ከአፍሪካ ትልቁ እንደሆነ የሚነገር ሲሆን፣ ከአምሰት ሺህ ሜጋ ዋት በላይ የኤሌክትሪክ ኃይል ማመንጨት የሚችል አቅም ያለው ግዙፍ ግድብ ነው።
الاتحاد الأفريقي توسط في المفاوضات الحالية يأتي هذا بعد أيام من تحذير الرئيس الأمريكي، دونالد ترامب، من أن أزمة السد قد تؤدي إلى تحركات عسكرية. وقال رئيس جنوب أفريقيا سيريل رامافوزا، وهو الرئيس الحالي للاتحاد الأفريقي، إن استئناف المحادثات يظهر ثقة الدول الثلاث في المفاوضات التي يقودها الاتحاد. وأعلنت وزارة الري المصرية أنها ستشارك في الاجتماع، من أجل "إعادة إطلاق المفاوضات"، وهو ما أكده أيضا وزير المياه السوداني الذي أوضح أن "أساليب التفاوض السابقة يجب أن تتغير". وتبحث الدول الثلاث، بحضور ممثلين عن الاتحاد الافريقي والاتحاد الأوروبي والولايات المتحدة، إمكانية التوصل إلى اتفاق عادل وملزم ودائم بشأن ملء السد وتشغيله والاطمئنان لمستوى الأمان فيه، وسط خلافات حول كمية المياه المتدفقة من السد سنويا، لاسيما خلال فترات الجفاف، بالإضافة لآلية ملء خزانه والتنسيق مع باقي السدود في دولتيْ المصب. مواضيع قد تهمك نهاية وقال المتحدث باسم وزارة الري المصرية، محمد السباعي، في تصريح صحفي إن جلسة الثلاثاء سيحضرها وزراء الخارجية والري، أو من يمثلهم "وستتضح خلال تلك الجلسة أسس وأجندة التفاوض". وكانت جلسات التفاوض قد توقفت في نهاية أغسطس/ آب الماضي بسبب ما اعتبرته مصر والسودان "تعنتا إثيوبيا" حيال مقترحات تتعلق بآلية تشغيل وملء سد النهضة، بعد بدء أديس أبابا، بشكل أحادي، مرحلة تخزين المياه في بحيرة السد في الأسبوع الأول من أغسطس/ آب. ماذا قال الرئيس الأمريكي عن السد؟ قال ترامب للصحفيين الجمعة "إنه وضع خطير للغاية لأن مصر لن تكون قادرة على العيش بهذه الطريقة ... وسينتهي بهم الأمر بتفجير السد". الوساطة الأمريكية لم تنجح وبعد هذا التصريح، اتهمت إثيوبيا ترامب بالتحريض على "الحرب". واستدعى وزير الخارجية، غيدو أندارغاتشو، السفير الأمريكي مايكل راينور لاستيضاح تصريح ترامب بشأن النزاع الحساس طويل الأمد حول مياه النيل بين إثيوبيا ودولتي المصب مصر والسودان. وقالت الوزارة إن "تحريض الرئيس الأمريكي الحالي على الحرب بين إثيوبيا ومصر لا يعكس الشراكة طويلة الأمد، والتحالف الاستراتيجي بين إثيوبيا والولايات المتحدة، كما أنه أمر غير مقبول في القانون الدولي الذي يحكم العلاقات بين الدول". ودافع مكتب رئيس الوزراء الإثيوبي، أبي أحمد، السبت عن السد قائلا إن أديس أبابا ملتزمة بالمحادثات التي يقودها الاتحاد الأفريقي، والتي قال إنها أحرزت "تقدما كبيرا". وقد فشلت جهود الوساطة الأمريكية بين الدول الثلاث في وقت سابق من هذا العام، بعد أن اتهمت إثيوبيا الولايات المتحدة بمحاباة مصر. ما مدى خطورة السد على مصر والسودان؟ يخشى السودان ومصر من أن يجفف السد مواردهما المائية. وتعتمد مصر على نهر النيل في الحصول على حوالي 97 في المئة من مياه الري ومياه الشرب، وتعتبر سد النهضة تهديدا للحياة فيها، بينما ترى إثيوبيا أن المشروع ضروري لتزويدها بالكهرباء وللتنمية فيها. وأعلنت الولايات المتحدة الشهر الماضي تعليق جزء من مساعدتها المالية لإثيوبيا، مشيرة إلى عدم إحراز تقدم في المحادثات التي توسطت فيها، و"قرار أديس أبابا أحادي الجانب" ببدء ملء خزان السد.
https://www.bbc.com/amharic/news-55374852
https://www.bbc.com/arabic/world-55159863
የፍንዳታው ምክንያት እስካሁን በትክክል ምን እንደሆነ ባይታወቀውም የአከባቢው ባለስልጣናት በሰዎች ጉልበት በሚጎተት የሰዎች ማመላለሻ ጋሪ ላይ ቦምብ ፈንድቶ ጉዳት ሳያደርስ አይቀርም ብለዋል። የአከባቢው ነዋሪዎች በበኩላቸው ፍንዳታው የተከሰተው በመንደሩ የሚገኙ ህጻናት ተቀጣጣይ ነገር ለአንድ የመንገድ ላይ ቸርቻሪ ለመሸጥ ሲሞክሩ ነው ይላሉ። የታሊባን ታጣቂዎችም ቢሆኑ ፍንዳታው ሆነተብሎ የተፈጸመ እንዳልሆነ አስታውቀዋል። ፍንዳታው የተሰማው ትናንት ምሽት እኩለ ሌሊት አካባቢ ሲሆን በመንደሪቷ የሚገኙ ሰዎች በአንድ ቤት ውስጥ ተሰብስበው ቁርአን እየቀሩ ነበር። ፍንዳታው ከመከሰቱ በፊት ሰዎች ማመለማለሻ ጋሪውን የሚያንቀሳቅሰው ግለሰብ ልክ ወደ መንደሪቱ ሲገባ ህጻናት ወዲያው ከከበቡት በኋላ ነው ሲሉ የጋዝኒ ግዛት አስተዳዳሪ ቃል አቀባይ ዋሂዱላህ ጁማዛዳ ለአሶሺየትድ ፕረስ ገልጸዋል። አክለውም የሟቾች ቁጥር ከዚህም በላይ ከፍ ሊል እንደሚችል ገልጸዋል። የፖሊስ ቃል አቀባዩ አህመድ ክሃን ደግሞ ጥቃቱን የፈጸመው ታሊባን ነው በማለት መወንጀላቸውን ኤኤፍፒ የዜና ወኪል ዘግቧል። የታሊባን ቃል አቀባዩ ዛቢሁላህ በበኩላቸው የሟቾች ቁጥር 12 እንደሆነና ህጻናቱ ያመጡት ያልፈነዳ ቀለሃ ለአደጋው መንስኤ እንደሆነ ገልጸዋል።
تستمر أحداث العنف في أفغانستان بالرغم من منفاوضات السلام. ولم يعرف سبب الانفجار. ويقول المسؤولون إن قنبلة انفجرت في مؤخرة مركبة "ركشو". ويقول سكان محليون إن شيئا انفجر حين كان أطفال يحاولون بيعه لأحد الأشخاص. وقال مسلحون من طالبان أيضا إن الانفجار كان عرضيا. ووقع الانفجار في الساعة الثانية بعد الظهر بالقرب من منزل كانت تجري فيه فعالية لتلاوة القرآن. مواضيع قد تهمك نهاية ونقلت تقارير عن مسؤول أفعاني محلي قوله إن الانفجار وقع بعد أن دخل رجل يقود مركبة "ريكشو" القرية وأحاط به عدد من الأطفال. وأضاف أن عدد القتلى قد يزيد مع مرور الوقت. واتهم أحمد خان، المتحدث باسم الشرطة، حركة طالبان بالمسؤولية عن الانفجار، حسب وكالة أنباء فرانس برس. ونُقل عن المتحدث باسم طالبان، ذبيح الله مجاهد، قوله إن أطفالا جاؤوا بقطعة مشبوهة لأحد الباعة وانفجرت فجأة، وقدر عدد القتلى بثلاثة عشر شخصا. ولا يزال مستوى العنف في أفغانستان مرتفعا بالرغم من بدء مفاوضات بين الحكومة الأفغانية ومسؤولين في حركة طالبان.
https://www.bbc.com/amharic/news-50204867
https://www.bbc.com/arabic/world-50207991
ሪኒ ስቲንከር የተባለችው የበረራ አስተናጋጅ ሁለቱ አብራሪዎች በመጸዳጃ ክፍል ውስጥ ካሜራ መግጠማቸውን አይቻለሁ ያለችው ከሁለት ዓመት በፊት ከሩሲያ ፒተርስበርግ ወደ ፊኒክስ በነበራት በረራ ነው። ዋና አብራሪ ቴሪ ግርሃም ወደ መጸዳጃ ክፍል ለመሄድ በማሰብ ከረዳት አብራሪው ራየን ራስል ጋር በመሆነ የበረራ መቆጣጠሪያ ክፍል ውስጥ አብራ እንድትቆየ ከጠየቃት በኋላ መጸዳጃ ክፍል ውስጥ እየሆነ ያለውን በቀጥታ የሚያስመለከት አይፓድ መመልከቷን የክስ መዝገቡ ያስረዳል። ጉግል የሰዎችን ፊት መለየት የሚችል ካሜራ ይፋ አድርጓል። በአየር መንገዱ መመሪያ መሰረት በማንኛው ሰዓት ቢያንስ ሁለት የአየር መንገዱ ባልደረቦች የበረራ መቆጣጠሪያ ክፍል ውስጥ እንዲሆኑ ያዛል። አብራሪዎቹ እና ሳውዝዌስት አየር መንገድ የበረራ አስተናጋጆችን እና መንገደኞችን መጸዳጃ ቤት ውስጥ በድብቅ የሚቀርጽ ካሜራ አለመተከሉን ይናገራሉ። የበረራ አስተናጋጇ ሪኒ ስቲንከር ስለ ካሜራው ዋና አብራሪው ለማንም ሰው እንዳትናገር እንዳስጠነቀቃት ተናግራለች። ሪኒ ስቲንከር ስለ ጉዳዩ ለአየር መንገዱ ሪፖርት ብታደርግም የአየር መንገዱ አስተባባሪ ስለጉዳዩ ከማንም ጋር መነጋገር እንደማትችል እንደገለጸላት በክስ መዝገቡ ላይ ሰፍሯል። • ሁሉንም በደህንነት ካሜራ የምትመለከተው ቻይና ክስ የተመሰረተባቸው ሁለቱ አብራሪዎች ምንም አይነት እርምጃ ሳይወሰድባቸው በሥራቸው እንደቀጠሉበት ተነግሯል። አየር መንገዱ በአውሮፕላን መጸዳጃ ክፍል ውስጥ ድብቅ ካሜራ ተገጥሟል መባሉን ተከትሎ ባደረኩት ፍተሻ ተገጥሞ የተገኘ ድበቅ ካሜራ የለም ብሏል። "ካደረግነው ምረመራ ማረጋገጥ የቻልነው በመጸዳጃ ክፍሎች ውስጥ የተገጠመ ካሜራ አለመኖሩን ነው" ይላል የአየር መንገዱ ምላሽ። በክሱ ላይ ፍርድ ቤት ውሳኔ የሚያስተላልፍበት ጊዜ እስካሁን አልተቆረጠም።
وادعت المضيفة رينييه ستيناكر أنها اكتشفت ذلك أثناء رحلة طيران حدثت عام 2017 بين مدينة بيتسبرغ في ولاية بنسلفانيا ومدينة فينكس عاصمة ولاية أريزونا. وورد في الدعوى أن الكابتن تيري غراهام طلب من المضيفة أن تجلس في مقصورة القيادة مع زميله رايان راسل بينما سيستخدم هو المرحاض. وهنا قالت المضيفة إنها شاهدت بثا مباشرا على جهاز آيباد لما يجري في المرحاض. وأنكر الطياران وكذلك شركة الخطوط الجوية أنه كانت هناك كاميرا تصوّر المسافرين وطاقم الطائرة أثناء استخدامهم المرحاض. مواضيع قد تهمك نهاية وقالت شركة خطوط ساوث ويست الجوية إن الحادث كان "محاولة للدعابة غير لائقة". وتدّعي المضيفة أن الطيار راسل طالبها بالتكتم بشأن خبر الكاميرا، قائلا إنه "تدبير أمني سري للغاية". وكتبت المضيفة تقريرا في ذلك ورفعته إلى الشركة، لكنها تدعي أن مسؤولا أمرها بعدم التحدث في الأمر إلى أي شخص. ولم يخضع الطياران لعقاب من الشركة ولا يزالان يباشران مهام قيادة الرحلات الجوية التجارية لصالحها، بحسب الدعوى القضائية. وقال رونالد غولدمان، المحامي عن المضيفة، لبي بي سي: "الادعاءات الواردة في هذه القضية تصوّر سلوكا شنيعا". رد شركة الخطوط الجوية والطيارين وفي بيان لها، قالت ساوث ويست أيرلاينز لبي بي سي "نحن لا نثبت كاميرات في مراحيض طائراتنا". ورفضت الشركة الإدلاء بمزيد من التعليقات على الدعوى القضائية. لكن الشركة قالت في بيان لاحق إنها حققت في الدعاوى وتوصلت إلى أنه لم تكن هناك أبدا كاميرا في الحمّام. "عندما وقعت الحادثة قبل عامين، حققنا في الدعاوى مع الطاقم المعنيّ. ويمكننا التأكيد من واقع التحقيق أنه لم تكن هناك أبدا كاميرات في الحمّام؛ وقد كانت الحادثة محاولة غير لائقة للدعابة وهو ما لا تسمح به الشركة." وحاولت بي بي سي الحصول على تعليق من محام الطيارين. واعترف الطياران، في رد مكتوب على الشكوى، بأنه كان هنالك جهاز آيباد في مقصورة القيادة، لكنهما أنكرا كل الدعاوى الأخرى، بحسب شبكة سي إن إن الإخبارية الأمريكية. ما ورد في الدعوى قبل ساعتين من انطلاق الرحلة، في السابع والعشرين من فبراير/شباط 2017، طلب الطيار غراهام من المضيفة ستيناكر الجلوس في مقصورة القيادة بينما يذهب هو لقضاء حاجته، بحسب ما ورد في الدعوى. وبحسب السياسة المتبعة في شركة ساوث ويست أيرلاينز، فإن اثنين على الأقل من طاقم الطائرة يجب أن يكونا موجودين في مقصورة القيادة طوال الوقت. واعترف الطيار راسل بأن الكاميرا كانت تنقل بثا مباشرا "وبدا الذعر على وجهه" قبل أن يطالب المضيفة بألا تخبر أحدا بشأن "هذا التدبير الأمني الجديد"، بحسب ما ورد في الدعوى. وقال الطيار راسل للمضيفة إن الكاميرات هي "إجراء أمني سري للغاية" مثبت في كل الطائرات من طراز 737-800 التابعة لشركة الخطوط الجوية. وكانت المضيفة قد التقطت صورة بهاتفها للآيباد. وعندما تقدمت المضيفة بشكوى للشركة، طالبها أحد المسؤولين بأن تبقي على الأمر طي الكتمان لأن "الأمر لو ذاع سره، وخرج للعلن، فلن يحجز أحد للسفر عبر شركتنا مرة أخرى". وتطالب المضيفة في دعواها القضائية بالحصول على تعويض قيمته 50 ألف دولار على الأقل من شركة ساوث ويست للخطوط الجوية ومن الطيارين. وقال محام المضيفة إن موكلته "تضررت بشكل واضح" من السلوك المزعوم، والذي سبب لها "ضيقا شديدا". وأقيمت الدعوى في محكمة بولاية أريزونا، ولم يحدَّد حتى الآن موعدٌ للمحاكمة.
https://www.bbc.com/amharic/news-45518374
https://www.bbc.com/arabic/business-45521264
ባለጸጋው እቅዳቸውን በትዊተር ገጻቸው ላይ ይፍ ባደረጉበት ወቅት፤ የግብረ ሰናይ ድረጅቱ ስም 'ደይ ዋን ፈንድ' ይባላል ብለዋል። 164 ቢሊየን የሚገመት ሃብት እንዳለቸው የሚነገርላቸው ቤዞስ በበጎ አድራጎት ሥራዎች ላይ አይሳተፉም እየተባሉ ይወቀሱ ነበር። ቤንዞስ እአአ 1994 የመሰረቱት አማዞን ከጥቂት ሳምንታት በፊት በአሜሪካ ከሚገኙ በአክሲዮን ድርሻ ከተቋቋሙ ኩባንያዎች መካከል ከአፕል በመቀጠል 1 ትሪሊየን ዶላር የሚያወጣ ኩባንያ ለመሆን ችሏል። • 'በእኔ በኩል ሒሳቤን ዘግቻለሁ ' አቶ ታምራት ላይኔ • ቄሮ፣ ሴታዊት፣ ፋኖ…የትውልዱ ድምጾች ምንም እንኳ የአማዞኑ መስራች 2 ቢሊየን ዶላር ለበጎ አድራጎት ሥራዎች ላይ ለማዋል ቢያስቡም፤ በርካቶች ግን ከቢል ጌትስ እና ከማርክ ዙከርበርግ ጋር በማነጻጻር ሁለት ቢዮን ዶላሩ እዚህ ግባ የሚባል አይደለም እያሉ ነው። ከማይከሮሶፍት መስራቾች መካከል አንዱ የሆኑት ቢል ጌትስ በራሳቸው እና ባለቤተቸው ስም በተቋቋመው ቢል ኤንድ ሜሊንዳ ጌትስ ፋውንዴሽን አማካኝነት ከ10 ቢዮን ዶላር በላይ ለበጎ አድራጎት ሥራዎች ፈሰሰ አድረገዋል። የፌስቡክ መስራቹ ማርክ ዙከርበርግ ከማህበራዊ ሚዲያዎች የሚያተርፈውን 99 በመቶ ያክሉን ለበጎ ሥራዎች ላይ እንደሚያውል ቃል ግበቷል። የዋሽንግተን ፖስት ጋዜጣ ባለቤት የሆኑት የአማዞን መስራቹ ቤዞስ 'ብሉ ኦሪጅን' በተሰኝ የህዋ ፕሮጀክት ላይ እየሰሩ ይገናሉ።
وجاء إعلان بيزوس، أغنى رجل في العالم، في تغريدة عبر موقع التواصل الاجتماعي "توتير"، حيث أوضح أن الصندوق الخيري سيحمل اسم "داي وان فاند". وفي السابق، واجه بيزوس - الذي تُقدر ثروته بأكثر من 164 مليار دولار - انتقادات لعدم المشاركة في المزيد من الأعمال الخيرية. كما انتقد عضو مجلس الشيوخ الأمريكي بيرني ساندرز ظروف العمل في مخازن أمازون. وطلب بيزوس العام الماضي عبر تويتر اقتراحات لأبواب إنفاق لثروته التي شهدت زيادة كبيرة العام الحالي مع الارتفاع الحاد لسعر سهم أمازون وخفض الضرائب في الولايات المتحدة. وقال الملياردير الأمريكي إن الصندوق سوف يسهم في تمويل منظمات "خيرية قائمة تساعد الأسر المشردة" وتمويل "شبكة جديدة من المدارس التمهيدية في مجتمعات محدودة الدخل". وفي وقت سابق من الشهر الجاري، أصبحت أمازون، التي أسسها بيزوس في عام 1994، ثاني شركة مدرجة في سوق الأسهم تبلغ قيمتها السوقية تريليون دولار. ورغم ضخامة المبلغ الذي أعلن بيزوس التبرع به، إلا أنه أقل كثيرا من تبرعات قدمها مليارديرات آخرون مثل بيل غيتس مؤسس شركة ميكروسوفت الذي تبرع بعشرات المليارات من ثروته لمؤسسته الخيرية، ومارك زوكربرغ رئيس فيسبوك الذي تعهد بالتبرع بـ 99 في المئة من أسهمه في عملاق التواصل الاجتماعي لصالح منظمة تسعى لرعاية المجتمع. كما يقل مبلغ الملياري دولار عن مبادرة "التعهد بالعطاء" التي أطلقها بيل غيتس والمستثمر الملياردير الأمريكي وارن بافيت التي تشجع أثرياء العالم على التبرع بنصف ثرواتهم لصالح الأعمال الخيرية. وكان بيزوس، الذي يمتلك مشروع بلو أورجين للصواريخ الفضائية وصحيفة واشنطن بوست، قد تبرع لبرنامج مساعدة لأطفال المهاجرين، وأبحاث السرطان، وجامعة برينستون. -------------------------------------------------------------------- يمكنكم استلام إشعارات بأهم الموضوعات بعد تحميل أحدث نسخة من تطبيق بي بي سي عربي على هاتفكم المحمول.
https://www.bbc.com/amharic/news-53595985
https://www.bbc.com/arabic/world-53598396
ምርጫው የሚዘገየው እስከመቼ ድረስ እንደሆነ ሲናገሩም ሰዎች "በአግባቡ፣ ደህንነታቸውና ምስጢራቸው ተጠብቆ" መምረጥ ሲችሉ ብለዋል። የፕሬዝዳንቱን ንግግር የሚደግፍ መረጃ ያለው አነስተኛ ሲሆን፤ ፕሬዝዳንቱ ለረዥም ጊዜ ግን በፖስታ የሚሰጥ ድምጽ ለማጭበርበር ሊጋለጥ እንደሚችል አጠራጣሪ ሁኔታዎች መኖራቸውን ሲጠቅሱ ነበር። የአሜሪካ ግዛቶች በኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ የተነሳ በፖስታ የሚሰጥን ድምጽ ቀላል ለማድረግ ይፈልጋሉ። ፕሬዝዳንት ትራምፕ በትዊተር ሰሌዳቸው ላይ "በዓለም ደረጃ በፖስታ የሚሰጥ ድምጽ" በህዳር ወር የሚደረገውን ምርጫ "በጣም ልክ ያልሆነ እና በታሪክ የተጭበረበረ ያደርገዋል" በማለት "ለአሜሪካም ማፈሪያ" ነው ሲሉ ተናግረዋል። በዚህ ወር መጀመሪያ ላይ ስድስት የአሜሪካ ግዛቶች በህዳር ወር የሚካሄደውን ምርጫ በአጠቃላይ "በፖስታ በሚሰጥ ድምጽ" ለማድረግ አቅደው ነበር። እነዚህ ግዛቶች ዋሺንግተን፣ ኦሪገን፣ ኮሎራዶ፣ ሃዋይ፣ ዩታህ እና ካሊፎርኒያ ናቸው። እነዚህ ስድስት ግዛቶች ለተመዘገቡ መራጮች ወዲያውኑ በፖስታ ድምጽ መስጫ የሚልኩ ሲሆን፤ ፖስታዎቹም በምርጫ ቀን ተመልሰው የሚላኩ አልያም በምርጫ ጣቢያ የሚመለሱ ይሆናል። ይህ በእንዲህ እንዳለ በአንዳንድ አስገዳጅ ሁኔታዎች ምክንያት በአካል ድምጻቸውን የሚሰጡ የተወሰኑ ሰዎች ይኖራሉ ተብሏል። ግማሽ ያህል የአሜሪካ ግዛቶች ለተመዘገቡ መራጮች በጥያቄ መሰረት በፖስታ ድምጽ መስጠትን ይፈቅዳሉ። በፖስታ ድምጽ መስጠትን የሚቃወሙ አካላት መራጮች በማይመርጡ ተመዝጋቢዎች ምትክ ከአንድ በላይ ደምጽ ሊሰጡ ይችላሉ ሲሉ ይከራከራሉ። ከዚህ በፊት ፕሬዝዳንት ትራምፕ "በሺህዎች የሚቆጠሩ ሰዎች በአንድ ሰው ሳሎን ቁጭ ብለው የምርጫ ወረቀቶችን ሊሞሉ ይችላሉ" ሲሉ ስጋታቸውን ተናግረው ነበር። ይሁን እንጂ ለዓመታት በመላ አገሪቱ በተደረገ ጥናት እስካሁን ድረስ እንዲህ እንደሚሰጋው በሰፊው ያጋጠመ ማጭበርበር አልታየም።
واقترح تأجيل الانتخابات حتى يكون الناخبون قادرين على التصويت على نحو "مناسب، وآمن، وسالم". ولا توجد أدلة كافية تدعم مزاعم ترامب، لكنه طالما أبدى معارضته للتصويت عبر البريد الذي يقول إنه سيكون عرضة للتزوير. وترغب ولايات أمريكية في تسهيل عملية التصويت عبر البريد، وذلك وسط مخاوف على الصحة العامة بسبب فيروس كورونا. وقال ترامب، في سلسلة من تغريدات على تويتر، إن "التصويت الشامل بواسطة البريد" سيجعل انتخابات نوفمبر/تشرين الثاني "أكثر انتخابات مزورة وغير دقيقة في التاريخ"، وستكون "أكبر إحراج للولايات المتحدة". مواضيع قد تهمك نهاية وأشار ترامب - دون أن يقدم دليلا - إلى أن التصويت بالبريد، كما هو معروف في الولايات المتحدة، سيكون عرضة للتأثير الأجنبي. وقال: "الديمقراطيون يتحدثون عن التأثير الأجنبي في التصويت، ولكنهم يعرفون أن التصويت بواسطة البريد هو أسهل طريقة للبلدان الأجنبية لدخول المنافسة". وأضاف ترامب أيضا أن التصويت عبر البريد "أثبت أنه مصيبة فادحة" في المناطق التي جرب فيها. وفي يونيو/حزيران، سمحت ولاية نيويورك للناخبين بالتصويت بواسطة البريد في الاقتراع الأولي لمرشحي الحزب الديمقراطي للرئاسة. ولكن حدث تأخير طويل في فرز بطاقات الاقتراع، ولا تزال النتائج غير معروفة. وتفيد وسائل إعلام أمريكية بأن هناك مخاوف من عدم فرز كثير من البطاقات، لأنها لم تستوف بطريقة صحيحة، أو لأنها لا تحمل خاتم البريد الذي يثبت وصولها قبل انتهاء موعد التصويت رسميا. ومع ذلك فلا تزال عدة ولايات تستخدم التصويت بواسطة البريد منذ فترة طويلة. وكانت ست ولايات أمريكية قد أبدت عزمها أوائل هذا الشهر، على إجراء انتخابات نوفمبر/تشرين الثاني بواسطة الاقتراع بالبريد: وهي كاليفورنيا، ويوتا، وهواي، وكولورادو، وأوريغون، وواشنطن. وسترسل تلك الولايات بطاقات الاقتراع إلى جميع الناخبين المسجلين، على أن يعيدوها بالبريد، أو يبعثوا بها في يوم الانتخابات. ولا يزال هناك تصويت بالطريقة المعتادة في ظروف معينة محدودة. ويسمح نحو نصف الولايات في أمريكا لأي ناخب مسجل بالإدلاء بصوته بواسطة البريد إن طلب ذلك. ويقول منتقدو التصويت بواسطة البريد إن الناخبين يستطيعون الإدلاء بأصواتهم أكثر من مرة، عن طريق اقتراع الغائبين، والذهاب إلى مراكز الاقتراع. وكان ترامب قد قال في السابق إنه يخشى من أن يكون هناك "آلاف وآلاف الأشخاص الجالسين في غرفة نوم أحدهم، يوقعون بطاقات اقتراع هنا وهناك في كل مكان." ولا يوجد دليل على حدوث تزوير واسع النطاق، بحسب دراسات متعددة أجريت خلال سنوات، على مستوى الولايات المتحدة ككل، وعلى مستوى الولايات.
https://www.bbc.com/amharic/news-54863327
https://www.bbc.com/arabic/world-53042964
ይህን ተከትሎ በርካቶች ደስታቸውን በመግለፅ ላይ ናቸው። በትላልቅ የአሜሪካ ከተሞች ያሉ የጆ ባይደን ደጋፊዎች አደባባይ ወጥተው ደስታቸውን እየገለፁ ነው። የትራምፕ ደጋፊዎች ደግሞ በተቃራኒው ተቃውሞ ላይ ናቸው። የጆ ባይደን መመረጥ ይፋ ከሆነ በኋላ በርካታ የዓለም መሪዎች ተመራጩን ፕሬዝደንት እንኳን ደስ አለዎ እያሉ ይገኛሉ። የኢትዮጵያው ጠ/ሚ አቢይ አሕመድ በትዊተር ገፃቸው ባስተላለፉት መልዕክት ጆ ባይደንን 'እንኳን ደስ አለዎ' በለዋለቸዋል። የኤርትራው ፕሬዝደንት ኢሳያስ አፈወርቂም ለተመራጩ ፕሬዝደንት ዶናልድ ትራምፕ የእንኳን ደስ አለዎ መልዕክት እንደላኩ የማስታወቂያ ሚኒስትሩ የማነ ገብረመስቀል በትዊተር ገፃቸው አሳውቀዋል። የዓለም ጤና ድርጅት ኃላፊ የሆኑት ዶ/ር ቴድሮስ አድኃኖምም ለጆ ባይደን መልካም ምኞት ልከዋል። 'ከአዲሱ አስረተዳደር ጋር አብረን ለመሥራት ዝግጁ ነን' የሚል ሐሳብም አክለዋል። ፕሬዝደንት ትራምፕ በኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ምክንያት ከዶ/ር ቴድሮስ ጋር እሰጥ አገባ እንደገቡና ሃገራቸውን ከዓለም ጤና ድርጅት ለማስወጣት መዛታቸው አይዘነጋም። የካናዳው ጠ/ሚ ጀስቲን ትሩዶ ቀደም ብለው የእንኳን ደስ አለዎ መልዕክት ካስተላለፉ መሪዎች መካከል ናቸው። የዚምባብዌው ፕሬዝደንት ኤመርሰን ምናንጋግዋ፣ የዩጋንዳው ዩዌሪ ሙሴቪኒ፣ የኬንያው ኬንያታ፣ የጋናው አኩፎ አዶ የደስታ መልዕክታቸውን ለጆ ባይደን ከላኩ የአፍሪካ መሪዎች መካከል ናቸው። አብዛኛዎቹ መሪዎች ለአዲሱ የአሜሪካ ፕሬዝደንት የደስታ መልዕክት ከላኩ በኋላ ከአሜሪካ ጋር አብሮ ለመሥራት ዕቅድ እንዳላቸው አሳውቀዋል። ፕሬዝደንት ትራምፕ በውጭ ጉዳይ ፖሊሲዎቻቸው ትችት ይደርስባቸዋል። ጆ ባይደን ማናቸው? ጆ ባይን የቀድሞ የፕሬዝደንት ባራክ ኦባማ ምክትል ፕሬዝደንት ሆነው አገልግለዋል። ባይደን የፖለቲካ ሕይወታቸው የጀመረው ከ47 ዓመታት በፊት ነበር። የአሜሪካ ፕሬዝደንት ለመሆኑን ጥረት ማድረግ የጀመሩት ደግሞ ከ33 ዓመታት በፊት እአአ 1987 ላይ። ጆ ባይደን ትራምፕ ያበላሹትን የውጭ ግንኙነት አስተካክላለሁ፤ አሜሪካ ያስቀየመቻቸውን ወዳጆቿን ልብ እጠግናለሁ ብለዋል። ከኢራንና ከቻይና ጋር የሚከተሉት ፖሊሲም ትራምፕ ጋር የሚቃረን ነው። ባይደን የአሜሪካን 2020 ፕሬዝደንታዊ ምርጫ ማሸነፋቸው የተረጋገጠው ከ270 ኤሌክቶራል ድምጽ በላይ ማግኘታቸውን ተከትሎ ነው።
جو بايدن قد يحرم ترامب من فرصة البقاء في البيت الابيض لأربع سنوات أخرى وحصل بايدن في أغسطس/ آب الماضي على ترشيح الحزب الديمقراطي رسميا لتمثيله في سباق التنافس للفوز بالرئاسة، بعد تصويت غالبية المندوبين الديمقراطيين في مؤتمر الحزب الوطني العام الذي جرت وقائعة افتراضيا بسبب تفشي فيروس كورونا. ويعرف بايدن بأنه سياسي ديمقراطي مخضرم، له حضوره في السياسة الأمريكية منذ سبعينيات القرن الماضي، كما عمل نائبا للرئيس إبان حكم الرئيس السابق باراك أوباما للفترة من 2009 إلى 2017. وبايدن في الـ 77 من العمر، وأصبح الرئيس الأكبر سنا في تاريخ الولايات المتحدة. بالنسبة إلى مؤيديه هو خبير في السياسة الخارجية وصاحب عقود من الخبرة في واشنطن وهو متحدث مقتدر صاحب لسان فصيح بمقدوره الوصول إلى الناس العاديين ورجل واجه بشجاعة مآس شخصية كبيرة عديدة. مواضيع قد تهمك نهاية بالنسبة لمناوئيه هو ابن مؤسسة الحكم في واشنطن وصاحب زلات لا تصدق (لديه أيضاً ميل غريب إلى شم شعر النساء) . رسميا، جو بايدن مرشح الحزب الديمقراطي في مواجهة ترامب الخطيب السريع دخل بايدن معترك السياسة قبل ولادة العديد من الناخبين الحاليين بايدن ليس غريباً عن الحملة الانتخابية، فقد بدأت مسيرته المهنية في واشنطن في مجلس الشيوخ الأمريكي عام 1973 (قبل 47 عاماً) وقاد أول حملة لانتخابات الرئاسة في عام 1987 (قبل 33 عاماً). يملك القدرة على جذب الناخبين والاقتراب من قنبلة موقوتة قابلة للانفجار ليقف على بعد جملة واحدة من كارثة. بايدن متحدث حماسي امام الحشود لكنه يرتكب بعض الهفوات التي تتحول الى عناوين في وسائل الاعلام كرر خلال التجمعات الانتخابية قوله: "كان أسلافي يعملون في مناجم الفحم في شمال شرق ولاية بنسلفانيا" وأنه غاضب لأنهم لم يحصلوا على الفرص التي يستحقونها في الحياة. لم يكن أي من أسلافه من عمال مناجم الفحم فقد سرق هذه المقولة والعديدة غيرها من خطابات السياسي البريطاني العمالي نيل كينوك الذي كان أقاربه عمال مناجم فعلاً. وكانت تلك مجرد واحدة من بين العديد مما بات يعرف باسم "قنابل جو". وقال عام 2012 أمام حشد كبير متفاخراً بتجربته السياسية: "يمكنني القول أنني عرفت ثمانية رؤساء، ثلاثة بشكل حميمي" مما فهم من هذا الكلام أنه مارس الجنس معهم بدلاً من كونهم مجرد أصدقاء مقربين. خلال الفترة ما بين 2009 الى 2017 كان بايدن نائبا للرئيس أوباما وبصفته نائباً للرئيس أوباما في عام 2009 أثار الفزع لدى الناس عندما قال هناك "احتمالا بنسبة 30 في المائة أننا سنخطئ في تعاملنا مع المسألة الاقتصادية". وربما كان محظوطاً لأنه تم اختياره ليكون نائباً لأول رئيس أسود في تاريخ الولايات المتحدة رغم أنه وصفه بأنه "أول أميركي أفريقي طليق اللسان ولامع ونظيف ووسيم". ورغم ذلك يحظى بايدن بشعبية كبيرة بين الناخبين السود خلال حملة الانتخابات الرئاسية الحالية ولكن في الآونة الأخيرة ظهر في برنامج محادثة في ضيافة مذيع اسود وتطور الحديث وكاد أن يقع في ورطة كبيرة بعد أن ادعى: "إذا كانت لديك مشكلة في معرفة فيما اذا كنت ستصوت لي أم لترامب ، فأنت لست أسود ". جو بايدن ينفي مزاعم الاعتداء الجنسي على معاونة له منذ 30 سنة أثارت هذه الجملة عاصفة إعلامية اجبرت فريق مستشاريه على محاولة التقليل من فكرة أن حصوله على أصوات الأمريكيين من أصل أفريقي أمر مسلم به. خلال حديثه الاذاعي مع الناشط الاسود شارلمان ثا كاد ارتكب بايدن هفوة كبيرة من السهل أن ترى لماذا كتب صحفي في مجلة نيويورك العام الماضي أن "الكلام الذي يتحدث به بايدن دون أن يفكر مليا بما يقوله بات الشغل الشاغل لفريق حملته بأكمله ويركز على تجنبه بأي ثمن". صاحب الحملات المخضرم بايدن يتمتع بالقدرة على التعامل السلس مع الناخبين ولكن هناك جانب آخر لمهاراته الخطابية في عالم يضم الكثير من الساسة الآليين الذين يتكلمون كما يملى عليهم. بايدن هو شخص حقيقي يتكلم بما هو مؤمن به. ويقول إن التلعثم الذي كان يعاني منه في مرحلة الطفولة جعله يكره القراءة من جهاز عرض الخطابات المعد سلفاً وبدلاً من ذلك يفضل أن يتحدث من القلب. فاز بايدن بعضوية مجلس الشيوخ لسبع دورات بايدن قادر على اثارة مشاعر تجمع من العمال ذوي الياقات الزرقاء عبر خطاب مباشر وتلقائي وبعدها يختلط بالحشد فيصافح ويربت على الظهور ويلتقط صور شخصية مثل نجم روك بشعر فضي. وقال وزير الخارجية الأمريكي السابق والمرشح الرئاسي جون كيري لمجلة نيويوركر: "إنه يجذبهم ويحتضنهم معنوياً وجسدياً أحياناً". "إنه سياسي قريب من القلب وكل ذلك حقيقي وبلا تمثيل أو تصنع". ولكن كيف بات يشعر باللمس فعلاً أصبح مصدر متاعب ومشاكل لبايدن”. اتهامات اشتكت عدة نساء من تعامل بايدن معهن تقدمت ثمان سيدات العام الماضي واتهمن بايدن باللمس أو المعانقة أوالتقبيل غير اللائق، وقامت القنوات الإخبارية الأمريكية بنشر مقاطع عن طريقته الشخصية اللصيقة في تحية النساء في المناسبات العامة والتي يبدو أنها تتضمن أحياناً شم شعرهن. ورداً على ذلك، تعهد بايدن بأن يكون "أكثر حرصاً" في تعاملاته مع الآخرين. ورغم ذلك في مارس/آذار الماضي زعمت تارا ريد أنه أسند ظهرها إلى الحائط واعتدى عليها جنسياً قبل 30 عاماً عندما كانت تعمل في مكتبه.. شعار "صدقوا الضحايا" تحول الى حملة مناهضة للتحرش الجنسي ونفى بايدن هذا الاتهام وأصدرت حملته بياناً قالت فيه: "لم يحدث هذا على الإطلاق". سوف يشير الديموقراطيون الذين يدافعون عن مرشحهم الرئاسي إلى أن أكثر من اثنتي عشرة امرأة اتهمن علناً الرئيس ترامب بالقيام بإعتداءات جنسية مختلفة عليهن. ولكن هل يمكن تحويل هذه المسألة المهمة الى مجرد لعبة أرقام؟ منذ ظهور حركة #MeToo يصر الديمقراطيون بمن فيهم بايدن على أن المجتمع يجب أن يصدق النساء وأي محاولة للتهوين من الادعاءات ضده ستترك العديد من النشطاء غير مرتاحين للغاية. وقالت ريد في مقابلة تلفزيونية حديثة: "لقد كان وكيله يقول أشياء مروعة عني وعبر وسائل التواصل الاجتماعي". "لم يكن هو نفسه الذي يقوم بذلك. هناك قدر من النفاق لدى القائمين على حملته عندما يقولون إن الحملة آمنة، لا إنها ليست آمنة". وقد رفضت حملة بايدن هذا الادعاء. تجنب تكرار الأخطاء في انتخابات 2016 فاز ترامب على هيلاري كلينتون رغم ان ترامب لا خبرة سياسية سابقة لديه على الرغم من أن الأمر بات في طيات الماضي لكن أنصاره يأملون أن أسلوبه الأقل تكلفاً والأقرب الى الناس العاديين سوف يمنعه من الوقوع في الفخ نفسه مثل العديد من المرشحين الديمقراطيين السابقين للرئاسة. فهو صاحب خبرة كبيرة في العمل السياسي في العاصمة، أمضى فيها ثلاثة عقود عضواً في مجلس الشيوخ وثماني سنوات كنائب للرئيس أوباما، لكن هذا النوع من السيرة الذاتية الطويلة غير مفيدة دائماً. آل جور (ثماني سنوات في مجلس النواب، وثماني سنوات في مجلس الشيوخ، وثماني سنوات نائباً للرئيس بيل كلينتون) وجون كيري (28 عاماً في مجلس الشيوخ) وهيلاري كلينتون (ثماني سنوات كسيدة أولى، وثماني سنوات في مجلس الشيوخ) جميعهم لم يحققوا الانتصار على المرشحين الجمهوريين الأقل خبرة في الانتخابات الرئاسية الأخيرة. يأمل أنصار بايدن بأن تمكنه شخصيته المتواضعة تجنب مصير العديد من المرشحين الديمقراطيين في مواجهة الجمهوريين. ليس من السهل ان يدعي بايدن أنه يحمل لواء التغيير لأنه منذ ما يقارب من نصف قرن في أروقة السلطة في واشنطن أكثر من مرة أثبت الناخبون الأمريكيون أنهم يصوتون للمرشحين الذين يدعون أنهم ليسوا من افراد مؤسسة الحكم في واشنطن لكنهم يريدون الوصول إلى البيت الأبيض لتغيير المؤسسة السياسية. وهذا أمر يكاد يكون من المستحيل على بايدن إدعاءه بعد قضاء ما يقرب من خمسين عاماً في اروقة السياسة في واشنطن، بل يمكن استخدام هذا السجل الطويل ضده. سجل طويل خاض بايدن غمار اول سباق رئاسي عام 1987 لقد شارك بايدن في اتخاذ قرارات وكانت له مواقف بشأن كل حدث رئيسي خلال العقود القليلة الماضية وقد لا تبدو هذه القرارات محبذة كثيراً في المناخ السياسي الحالي. في سبعينيات القرن الماضي انحاز بايدن إلى رافضي الاختلاط في الولايات الجنوبية في معارضة نقل الأطفال البيض والسود في حافلات مشتركة من أجل الاسراع في الاندماج بين البيض والسود في المدارس العامة. وقد استخدم هذا الموقف مرارا ضده خلال هذه الحملة. يحب الجمهوريون الإشارة إلى موقف وزير الدفاع في إدارة الرئيس أوباما روبرت غيتس من بايدن إذا وصفه بقوله: "من المستحيل ألا يحب المرء بايدن، ولكنه كان "مخطئاً في كل قضايا السياسة الخارجية والأمن القومي الرئيسية تقريباً على مدار العقود الأربعة الماضية". وعلى بايدن توقع سماع هذا الموقف مرارا خلال الحملة الانتخابية. مآسي عائلية بايدن مع زوجته الأولى نيليا التي قتلت مع ابنتهما الاولى في حادث سير للأسف أحد الأسباب التي تجعل بايدن يبدو أقل بعداً عنا مقارنة بغيره من الساسة أنه مر بالتجربة الوحيدة التي تؤثر علينا جميعاً ألا وهو الموت. فبينما كان يستعد لأداء اليمين الدستورية بعد وقت قصير من فوزه بأول انتخابات لمجلس الشيوخ توفيت زوجته نيليا وابنته نعومي في حادث سير إضافة إلى إصابة ولديه بو وهانتر. عمل ابن بايدن الراحل بو جنديا في الجيش الأمريكي في العراق وتولى منصب المدعي العام في ديلاوير توفي بو لاحقاً بسبب ورم سرطاني في المخ في عام 2015 عن 46 سنة. إن فقدان بايدن للكثيرين من المقربين منه عندما كانوا في سن مبكرة جعله قريبا من العديد من الأمريكيين إذ أكد ذلك أنه على الرغم من مكانته السياسية وثرائه فإنه واجه مآسي مثل غيره من الامريكيين العاديين. لكن بعض جوانب حياته العائلية مختلفة تماما فيما يتعلق بابنه هانتر. السلطة والفساد والأكاذيب؟ تسبب هانتر بمتاعب سياسية لوالده بايدن أصبح هانتر محامياً ويدير جماعة ضغط قبل أن تخرج حياته الشخصية عن سيطرته. أشارت زوجته الأولى إلى تعاطيه المخدرات والكحول ونوادي التعري في أوراق الطلاق، وتم طرده من قوات الاحتياط في البحرية الأمريكية بعد أن كشفت الاختبارات تعاطيه للكوكائين. واعترف هانتر لمجلة نيويوركر أنه حصل على حجر ألماس من أحدة كبار رجل أعمال صيني متنفذ يعمل في مجال الطاقة والذي تم التحقيق معه لاحقاً من قبل سلطات بكين بتهم الفساد. جمع هانتر بين طريقة حياة شخصية علنية صاخبة ومليئة بالأحداث من جهة (في العام الماضي تزوج من زوجته الثانية بعد أسبوع واحد من مقابلتها) وكسب مبالغ كبيرة من المال من جهة أخرى وهو ما جعل والده مادة لعناوين أخبار سلبية. قد يتعاطف العديد من الأمريكيين مع شخص يعاني من مشاكل الإدمان على المخدرات لكن توليه رغم ذلك وظائف تدر عليه مبالغ طائلة يؤكد مدى اختلاف فرص الحياة بالنسبة لأبناء النخبة السياسية أمثال بايدن مقارنة مع الاناس العاديين.. محاولة عزل ترامب حاول الديمقراطيون عزل ترامب لكنهم فشلوا في ذلك من بين الأعمال المجزية التي تولاها هانتر كان عمله في أوكرانيا الأمر الذي شجع الرئيس ترامب على الطلب من رئيس اوكرانيا البلاد التحقيق في عمل هانتر هناك بشبهة فساد. أدت المكالمة الهاتفية بين ترامب ونظيره الأوكراني إلى مساءلة ترامب من قبل مجلس الشيوخ لكن محاولة عزله باءت بالفشل بسبب الاغلبية التي يتمتع بها الجمهوريون في مجلس الشيوخ، وكانت مناورة سياسية ما كان بايدن يرغب بالتورط فيها. السياسة الخارجية بايدن يتمتع بخبرة طويلة على الصعيد العالمي إذا ثبت تورط بايدن في أي فضيحة خارجية سيكونذلك مدمراً لفرص فوزه في الانتخابات لأن إحدى نقاط قوته هي خبرته الدبلوماسية. وقد كان سابقاً رئيساً للجنة العلاقات الخارجية بمجلس الشيوخ وتفاخر بأنه "التقى بكل زعيم دولي كبير في السنوات الـ 45 الماضية". في حين أن هذا يطمئن الناخبين بأنه يمتلك خبرة ليصبح رئيساً لكن من الصعب التنبؤ بمدى أهمية هذه الخبرة في استمالة الناخبين. مثل الكثير من سياساته يمكن وصفه بأنه معتدل في توجهاته الخارجية. صوت ضد حرب الخليج عام 1991 ثم لصالح غزو العراق عام 2003 لكنه أصبح لاحقاً من كبار منتقدي تورط بلاده في غزو العراق. صوت بايدن ضد حرب الخليج الأولى لكنه أيد الغزو الأمريكي للعراق عام 2003 وبطبيعة الحال نصح أوباما بعدم شن عملية القوات الخاصة التي قتلت أسامة بن لادن في باكستان. ومن المفارقات أن زعيم القاعدة لم يفكر كثيراً في بايدن. وكشفت الوثائق التي حصلت عليها وكالة المخابرات المركزية من مخبأ بن لادن وأفرجت عنها أن الأخير أمر أنصاره باستهداف أوباما وليس نائب الرئيس آنذاك لأنه كان يعتقد أن "بايدن غير مناسب تماماً لهذا المنصب وسيقود الولايات المتحدة إلى أزمة لو وصل إلى الرئاسة ". لا تروق العديد من وجهات نظر بايدن كثيراً للناشطين الشباب في الحزب الديمقراطي الذين يفضلون الآراء المناهضة بشدة للحرب لأمثال بيرني ساندرز أو إليزابيث وارن لكنه مسالم أكثر من اللازم بالنسبة للعديد من الأمريكيين الذين هللوا لخطوة ترامب الامر بتصفية الجنرال قاسم سليماني في غارة بطائرة بدون طيار اوائل هذا العام. الكثير من برنامجه السياسي يسير على نفس المنوال وليس من المرجح أن يثير حماسة اغلبية الناشطين الديمقراطيين لكنه معتدل بما فيه الكفاية كما يأمل للوصول إلى الناخبين الذين لم يقرروا بعد لمن سيصوتون. وفي نوفمبر/ تشرين الثاني المقبل ليس على الناس الإدلاء بأصواتهم بحماس بل عليهم فقط التصويت لصالحه. كل شيء أو لا شيء سواء فاز أو خسر بايدن الانتخابات سيكون ذلك نهاية مسيرته السياسية الحافلة تضع استطلاعات الرأي بايدن في مقدمة الرئيس ترامب بنحو خمس إلى عشر نقاط في السباق إلى البيت الأبيض لكن الانتخابات لا تزال بعيدة وستكون هناك بالتأكيد العديد من المعارك المريرة. وقد تواجه المرشحان بالفعل حول الاحتجاجات التي تشهدها البلاد تنديداً بعنف الشرطة ضد الأمريكيين السود ومعالجة البيت الابيض لأزمة تفشي فيروس كورونا. وحتى أقنعة الوجه أصبحت قضية سياسية حيث يبدو بايدن غالباً مرتديا قناعاً للوجه في الخارج، بينما اتخذ ترامب الموقف المعاكس. إذا فاز بايدن فستكون تتويجاً لمسيرة سياسية طويلة ومليئة بالأحداث وإذا خسر فسوف يمنح أربع سنوات أخرى لرجل يعتقد أنه "غير مؤهل بتاتاً ليكون رئيساً للولايات المتحدة الأمريكية"، لشخص "غير جدير بالثقة" ببساطة. قال بايدن قبل بضع سنوات عندما كان يفكر بدخول السباق الرئاسي عام 2016: "يمكنني أن أموت سعيداً دون أن أكون رئيساً" لكن ذلك لم يعد ممكنا بعد الآن.
https://www.bbc.com/amharic/48933115
https://www.bbc.com/arabic/art-and-culture-48931872
ኒኪ ሚናጅ በጅዳ የሙዚቃ ስራዎቿን እንደምታቀርብ ይፋ ከተደረገ ጀምሮ የተለያዩ የመብት ተሟጋቾች የሀገሪቱን የሰብዓዊ መብት አያያዝ በማንሳት ቅሬታቸውን ሲያቀርቡ ነበር። ሌሎች ደግሞ የኒኪ ሚናጅን ግልጥልጥ ያለ አለባበስ እያነሱና የዘፈኖቿን ግጥሞች እየጠቀሱ በዚህ ወግ አጥባቂ ማህበረሰብ ውስጥ ይህ እንዴት ይሆናል ሲሉ ይሞግቱ ነበር። ሳዑዲ አረቢያ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በመዝናኛው ላይ ጥላ የነበረውን ገደብ ላላ በማድረግ ኪነጥበቡ እንዲያድግ እያበረታታች ትገኛለች። • ኻሾግጂ የዓመቱ ምርጥ ሰው ዝርዝር ውስጥ ተካተተ • «ኻሾግጂ አደገኛ ሰው ነበር» የሳዑዲው ልዑል • የሳኡዲው አልጋ ወራሽ የ20 ቢሊየን ዶላር የንግድ ስጦታ በዚህ ዓመት ጥቅምት ወር ላይ የሳዑዲ ዜጋ የነበረው ጋዜጠኛ ኻሾግጂ ኢስታንቡል ውስጥ በሚገኘው የሳኡዲ ቆንፅላ ውስጥ ከተገደለ ወዲህ በሃገሪቱ ሰብዓዊ መብት አያያዝ ላይ በርካቶች አቃቂር ማውጣታቸውን ስራዬ ብለው ተያይዘውታል። መጋቢት ወር ላይ ሳዑዲ 10 የሴቶች መብት ተሟጋች ሴቶችን ፍርድ ቤት መገተሯ ደግሞ የመንግሥት ተቺዎችን "ድሮም" አስብሏል። ኒኪ ሚናጅ "ግራ ቀኙን በሚገባ ከተመለከትኩ በኋላ ጅዳ ወርልድ ፌስት ላይ ይዤው የነበረውን ፕሮግራም ሰርዤዋለሁ" ብላለች በመግለጫዋ። "በሳዑዲ ለሚገኙ አድናቂዎቼ ስራዎቼን ማቅረብ ቢያስደስተኝም፣ በጉዳዩ ላይ ራሴን በሚገባ እውቀት እንዲኖረኝ ካደረግሁ በኋላ በሴቶች፣ በተመሳሳይ ጾታ አፍቃሪያን መብትና የመናገር ነፃነት ላይ ድጋፌን ማሳየት እንዳለብኝ ወስኛለሁ" ብላለች። አርብ እለት መቀመጫውን አሜሪካ ያደረገ የሰብዓዊ መብት ተሟጋች ለሚናጅ በጅዳ የሚኖራትን የሙዚቃ ትርኢት እንድትሰርዝ ግልፅ ደብዳቤ ፅፎ ነበር። በደብዳቤው ላይ "የመንግሥትን ገንዘብ እምቢ" እንድትልና በእስር ቤት የሚገኙ የሴቶች መብት ተሟጋቾች ጎን ለመቆም ተፅእኖ ፈጣሪነቷን እንድትጠቀም ጥሪ አቅርቦ ነበር። ባለፈው ሳምንት የድምፃዊት ኒኪ ሚናጅ የጅዳ የሙዚቃ ድግስ እንደተሰማ በማህበራዊ ሚዲያ ላይ በተመሳሳይ ጾታ አፍቃሪ በዓላት ላይ መገኘቷን በመጥቀስና የሳዑዲ መንግሥት በተመሳሳይ ጾታ አፍቃሪያን ላይ ያለውን አቋም በመጥቀስ አብጠልጥለዋታል። በሳዑዲ አረቢያ የሙዚቃ ድግስ ቀጠሮ ከተያዘለት በኋላ አልፈልግም ያለችው ኒኪ ሚናጅ ብቻ አይደለችም። ማሪያ ኬሪ እንዲሁም ራፐር ኔሊ እንዲሁ ስራዎቻቸውን ሳያቀርቡ ቀርተዋል። ለሁሉም ምክንያቱ ደግሞ ሀገሪቱ በሰብዓዊ መብት አያያዝ ላይ የሚነሳባት ትችት ነው።
نيكي ميناج قررت إلغاء الحفل بعد مراجعة موقف حقوق المرأة والمثليين في السعودية وكان إعلان المغنية الأمريكية مشاركتها في "مهرجان جدة العالمي"، قد أثار غضب نشطاء حقوقيين يعترضون على سجل حقوق الإنسان في السعودية. كما طرح البعض تساؤلات بشأن إقامة حفل لمغنية تشتهر بملابسها الكاشفة وكلماتها الجريئة داخل بلد محافظ. وتحاول السعودية تخفيف القيود المفروضة على قطاع الترفيه وتشجيع التطور في قطاع الفنون. "تفكير دقيق" وزاد التركيز على سجل حقوق الإنسان في السعودية منذ مقتل الصحفي جمال خاشقجي في أكتوبر/تشرين الأول الماضي. وواجهت المملكة انتقادات شديدة في مارس/ أذار الماضي، عندما حاكمت 10 ناشطات في مجال حقوق المرأة. وقالت ميناج في بيان رسمي "بعد تفكير دقيق قررت ألا أمضي قدما في المشاركة في حفل مهرجان جدة العالمي". وأضافت "كنت أرغب فقط في تقديم عرضي أمام المعجبين في السعودية، لكن بعد إطلاع أكبر على بعض الموضوعات أعتقد أنه من المهم أن أوضح موقفي المساند لحقوق المرأة والمثليين وحرية التعبير". وطالبت مؤسسة حقوق الإنسان الأمريكية في خطاب مفتوح إلى ميناج الجمعة الماضي، بعدم المشاركة في مهرجان جدة ورفض "أموال النظام السعودي" واستخدام تأثيرها للمطالبة بإطلاق سراح الناشطات المعتقلات في المملكة. ولم تكن المغنية ميناج أول من تثير الجدل لقبولها الغناء في السعودية. فقد سبقتها المغنية ماريا كاري، التي رفضت نداءات ناشطي حقوق الإنسان لإلغاء حفلها، في حين تعرض مغني الراب نيللي لانتقادات كبيرة بسبب إحياء حفل "للرجال فقط".
https://www.bbc.com/amharic/53440872
https://www.bbc.com/arabic/world-53440308
እንደ ጤና ሚኒስቴር መረጃ ከሆነ አጠቃላይ ቁጥሩ 2 ሚሊየን 12 ሺህ 151 ነው። በዚህም ከአሜሪካ በመቀጠል በቫይረሱ ክፉኛ የተጠቃች ሁለተኛዋ የዓለማችን አገር ሆናለች። በቫይረሱ ሳቢያም ከ74 ሺህ በላይ ሰዎች ሕይወታቸው አልፏል። በቂ ምርመራ ስላልተደረገ እንጂ ቁጥሩ ከዚህም ሊልቅ እንደሚችል ይታመናል። ለመሆኑ ቫይረሱ በደቡብ አሜሪካ አገራት እንዴት በፍጥነት ሊዛመት ቻለ? ወረርሽኙ በተከሰተበት ጊዜ ብራዚል ለመድረስ ጊዜ ወስዶ ነበር። በመጀመሪያው ዙር የቫይረሱ ስርጭት ክፉኛ የተጎዱት የአማዞን አካባቢዎች ነበሩ። በአካባቢውም በወረርሽኙ በርካታ ሰዎች በመቀጠፋቸው ባለሥልጣናት በአካባቢው ያለው የአስክሬን ሳጥኖች ሊያልቁ እንደሚችሉ ሲያስጠነቅቁ ነበር። ከዚህም ባሻገር ሰፊ የመቃብር ቦታዎች እንዲያዘጋጁም ተገደዋል። በአካባቢው የአገሬው ነባር ማህበረሰቦች በቫይረሱ ክፉኛ ተጠቅተዋል። የአብዛኞቹ መኖሪያ ቤቶች የሚገኙት ከጤና ተቋማት ርቀው በመሆኑ በቶሎ ህክምና ማግኘት አልቻሉም። በጎ ፍቃደኛ ነርሶችም ወደ ስፍራው በማቅናት አገልግሎት እንዲያገኙ ለማስቻል ጥረት አድርገዋል። ምንም እንኳን በቫይረሱ የሚያዙም ሰዎች ቁጥር ቢጨምርም አገሪቷ የእንቅስቃሴ ገደብ አልጣለችም። ቤት ውስጥ የመቀመት ገደቡም ቢሆን በፕሬዚደንት ጄር ቦልሶናሮ ተተችቷል። ከዚህም ባለፈ ቤት ውስጥ የመቀመጥ ገደቦችን ለመቃወም በተካሄዱ ሰልፎች ላይ ተገኝተዋል። ፕሬዚደንቱ ቫይረሱን "ቀላል ጉንፋን" በማለት ሲያጣጥሉት የነበረ ሲሆን፤ ለወረርሽኙ በሰጡት ምላሽም በከፍተኛ ሁኔታ ተተችተዋል። የእንቅስቃሴ ገደብ መጣሉም ከቫይረሱ በባሰ ጉዳት ያስከትላል ያሉት ፕሬዝድንቱ በሕብረተሰቡ ዘንድ 'ጭንቀት' ለመፍጠር በሚያሰራጩት መረጃ መገናኛ ብዙሃንን ከሰዋል። ፕሬዚደንቱ የአፍና የአፍንጫ መሸፈኛ ሳያደርጉም ከደጋፊዎቻቸው ጋር ይገናኙ ነበር። ምንም እንኳን በርካቶች የእንቅስቃሴ ገደብ መጣሉ በኢኮኖሚ ላይ ጉዳት ያስከትላል ሲሉ ቢቃወሙትም የጤና ባለሥልጣናት ግን በሃሳቡ አይስማሙም። በዚህ የተነሳ ሁለት የጤና ሚኒስተር የነበሩ ዶክተሮችም፤ አንዱ በመባረራቸው ሌላኛ በገዛ ፈቃዳቸው ሥራቸውን ለቀዋል። ታዲያ ፕሬዚደንቱ 'ቀላል ጉንፋን' ሲሉ ባጣጣሉት ቫይረስ በዚህ ወር መጀመሪያ ላይ በዚሁ ቫይረስ ተይዘዋል። በአገሪቷ በቫይረሱ የሚያዙ ሰዎች ቁጥር ቢጨምርም የእንቅስቃሴ ገደቦች ተነስተዋል። ሆኖም ሁለት የክትባት ሙከራዎች ተስፋ ሰጥተዋል። ክትባቶቹ በቅርቡ በሺዎች በሚቆጠሩ ብራዚላዊያን በጎ ፈቃደኞች ላይ የመጨረሻ ሙከራ ይደረጋል ተብሎ ይጠበቃል።
وبلغ الرقم الرسمي لعدد الإصابات مليوني و12 ألف و151 إصابة يوم الخميس بحسب أرقام وزارة الصحة. في الواقع، البرازيل هي ثاني أكثر الدول تضرراً بعد الولايات المتحدة. إذ توفي أكثر من 74 ألف شخص بالفيروس في البلاد، وبسبب نقص إجراء الاختبارات، يعتقد أنّ الأرقام الحقيقية أعلى من ذلك. سنوضح هنا كيفية سير الوباء في البلد من أمريكا الجنوبية. استغرق تفشي الفيروس بعض الوقت للوصول إلى البرازيل وكانت منطقة أمازوناس هي التي تضررت بشدة من الموجة الأولى من الحالات. مواضيع قد تهمك نهاية يمكن رؤية رجل يرتب التوابيت في صالة جنازة في عاصمة ولاية ماناوس. وحذر المسؤولون من احتمال نفاد مخزون التوابيت في المنطقة. وأجبروا على حفر مواقع دفن كبيرة مع ارتفاع معدل الوفيات. وجعل كل من الفقر وسوء التغذية، معالجة الفيروس في قلب غابات الأمازون المطيرة تحدياً كبيراً. وكانت مجتمعات السكان الأصليين من بين الأكثر تضرراً من الفيروس ومدينة ماناوس هي موطن لنسبة كبيرة منهم. وقع العديد من منازلهم بعيداً عن المرافق الصحية. في ضواحي المدينة، استجابت الممرضة فاندرليشيا أورتيغا دوس سانتوس للأزمة من خلال التطوع لرعاية مجتمعها الأصلي المكون من 700 عائلة. وهنا، يمكن رؤية الناس وهم ينقلون تابوتاً في مجتمع ريفي في ولاية بارا الشمالية. دفن في وقت لاحق في مقبرة عند مصب نهر الأمازون. ولكن لم يمض وقت طويل قبل أن ينتشر الفيروس إلى المدن الكبرى مثل ريو دي جانيرو وساو باولو. ثم بدأ عدد الحالات في الارتفاع بشكل حاد. وفي مايو/أيار، حذّر عمدة منطقة ساو باولو من أنّ نظامها الصحي غير الممول على وشك الانهيار بعد أن أصبحت نقطة ساخنة جديدة لـكوفيد-19. وقال إنّ الطلب على أسرّة المستشفيات قد ارتفع بشكل حاد. هذا المستشفى، الذي بني داخل صالة رياضية في المدينة، هو واحد من العديد من المرافق المؤقتة التي فتحت خلال الأزمة. ولكن على الرغم من ارتفاع عدد الحالات، لم يتم الإعلان عن إغلاق وطني حتى الآن. إذ تبنت الولايات والمدن تدابيرها الخاصة. لكن الإجراءات هذه جوبهت بالاحتجاجات وأظهرت البيانات لاحقاً أنّ الامتثال لتدابير الإغلاق قلّ مع مرور الوقت. وانتقد الرئيس اليميني المتطرف جايير بولسونارو أوامر البقاء في المنزل والقيود الأخرى ووصفها بأنها "ديكتاتورية". حتى أنه انضمّ إلى الاحتجاجات المناهضة للإغلاق في العاصمة برازيليا. وتظهر هذه الصورة أنصار الرئيس في مظاهرة منفصلة في ريو دي جانيرو. وقلّل بولسونارو مراراً وتكراراً من مخاطر ما يسميه "الأنفلونزا الصغيرة" وتم انتقاد رده في ما يتعلق بالوباء بشدة. وقد جادل بأّنّ عمليات الإغلاق الإقليمية لها تأثير أكثر ضرراً من الفيروس نفسه، واتهم وسائل الإعلام بنشر الذعر والبارانويا. كما تمّ رصد الرئيس وهو يلتقي بأنصاره بينما لم يكن يرتدي قناعاً، كما هو الحال هنا في برازيليا. وبينما يشارك الكثير من الناس مخاوفه بشأن التأثير الاقتصادي لعمليات الإغلاق، اختلف مسؤولو الصحة مع أسلوبه. والواقع أنّ طبيبين تركا مناصبهما كوزير للصحة منذ بدء انتشار الوباء، إذ طرد الأول واستقال الثاني. وقال بولسونارو إنه لن يتأثر بشدة بالفيروس. وقال في مارس/آذار "لن تسقطني انفلونزا صغيرة." وأثبتت إصابة الرئيس البرازيلي بفيروس كورونا في وقت سابق من هذا الشهر حيث جاء اختبارالخاص به Covid-19 إيجابياً. وتظهر هذه الصورة بولسونارو وهو يلتقي السفير الأمريكي تود تشابمان قبل يوم من قوله إنه بدأ يشعر بالأعراض. وشوهد الرجلان يتصافحان، ما استدعى دخول تشابمان بعد ذلك في حجر صحي. وفي 20 يونيو/حزيران، أصبحت البرازيل الدولة الثانية التي تتخطى المليون حالة واستمر هذا العدد في الارتفاع بثبات. ويقول الخبراء أنه من المرجح أن يكون الرقم أعلى بكثير بسبب عدم إجراء اختبارات كافية. ولكن تمّ رفع الإغلاقات حتى مع ارتفاع الحالات. في ريو وساو باولو، أعيد فتح المطاعم والحانات على الرغم من الزيادة المستمرة في عدد الإصابات. وترك ارتفاع عدد الإصابات وتخفيف إجراءات الإغلاق، بعض البرازيليين يشعرون كما لو أنهم بحاجة إلى تولي الأمور بأيديهم. واتخذ زوجان إجراءات صارمة للحفاظ على سلامتهما. الإصابة بمرض رئة مزمن يعني أنّ المحاسب تيرسيو غالدينو، 66 عاماً، معرضاً لخطورة عالية جراء الإصابة بكوفيد-19. ولذلك، يرتدي هو وزوجته ملابس خاصة عندما يكونا في الخارج في ريو دي جانيرو. وكمكافأة إضافية، تتيح له الملابس الاحتفال بحبه للمساحة لرواد الفضاء. ومع ذلك، هناك بعض الأمل. إذ سيدخل لقاحان رئيسيان، بالشراكة مع شركتي الأدوية AstraZeneca و Sinovac ،قريباً مرحلة الإختبارات النهائية على آلاف المتطوعين البرازيليين. والأمل يكمن في أنّ تحقيق اختراق على هذه الجبهة، يمكن أن يساعد البرازيل في السير بالاتجاه المعاكس مع الارتفاع المقلق في الحالات والوفيات. تظهر هذه الصورة المدهشة مقبرة في ماناوس حيث تمّ حفر قبور جديدة خلال انتشار الوباء. جميع الصور تخضع لحقوق التأليف والنشر.
https://www.bbc.com/amharic/news-42133758
https://www.bbc.com/arabic/middleeast-42130125
የመናዊያን ለረሃብ አደጋ ተጋልጠዋል፡ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዕገዳው በድርቅ ተጎድተው የነበሩ ሚሊዮኖችን ለባሰ ችግር አጋልጧል። የህክምና ቁሳቁስ የጫኑ አውሮፕላኖች በየመን ዋና ከተማ ሰነዓ እንዲያርፉ ባለፈው ቅዳሜ የተፈቀደ ሲሆን የምግብ ድጋፍ እንዲገባ ሲደረግ ግን የአሁኑ ለመጀመሪያ ጊዜ ነው። እገዳው ተጥሎ የቆው ከሶስት ሳምንት በፊት በሳዑዲ አረቢያ ላይ የሚሳኤል ጥቃት ከደረሰ በኋላ ነበር። በየመን የሚገኙ የታጣቂ ቡድኖች በሳዑዲ ዋና ከተማ ሪያድ የሚሳኤል ጥቃት ማድረሳቸውን ተከትሎ በምድር፣ በውሃም ሆነ በአየር የሚደረግ ጉዞ ላይ ዕገዳ ጥለው ነበር። የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት መርከብ በሺህዎች የሚቆጠር ቶን ስንዴ ይዞ ሳሊፍ ወደብ ደርሷል። የሃገሪቱ የዓለም ምግብ ፕሮግራም ዳይሬክተር ስቴፈን አንደርሰን ለቢቢሲ እንደገለጹት መርከቡ 1.8 ሚሊዮን ሰዎችን ለአንድ ወር መመገብ የሚያስችል ስንዴ ይዟል። መርከቡ የመግቢያ ፈቃድ እስኪያገኝ ድረስ በወደቡ አካባቢ ለሁለት ሳምንታት ቆይቷል። የተባበሩት መንግሥታት የሰብዓዊ ጉዳይ ቢሮ የሁዳይዳህ ወደብ ተዘግቶ እንደቀረ አስታውቆ ነበር 5500 ቶን የስንዴ ዱቄት የያዘ የንግድ መርከብ በምዕራብ ሳሊፍ በሁቲ አማጺያን ቁጥጥር ስር በሚገኘው ሁዳይዳህ ወደብ መድረሱ ይታወቃል። "በሰሜን የመን ለሚገኙ ሰዎች ይህ አዎንታዊ ለውጥ ነው" ሲሉ አንደርሰን አስረድተዋል። በሳዑዲ የሚመራው ጥምር ቡድን የሁዳይዳህ ወደብን እና የሰነዓ አውሮፕላን ማረፊያ ለተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የዕርዳታ ሥራ ክፍት ይሆናሉ ብሎ ነበር። ባለፈው አርብ ግን የተባበሩት መንግሥታት የሰብዓዊ ጉዳይ ቢሮ የሁዳይዳህ ወደብ ተዘግቶ እንደቀረ አስታውቆ ነበር። በሳዑዲ የሚመራው ጥምር ቡድን ዕገዳው አማጺዎች የጦር መሣሪያ እንዳያገኙ ለማድረግ የታቀደ ነው ይላል። ኢራን ለሁቲ አማጺያን የጦር መሣሪያ ድጋፍ ታደርጋለች በሚል ሳዑዲ አረቢያ ብትከስም ቴህራን ውድቅ አድርጋዋለች። ቅዳሜ ሰነዓ አውሮፕላን ማረፊያ 1.9 ሚሊዮን ክትባት ቢደርስም ዩኒሴፍ ግን መድኃኒቱ አነስተኛ መሆኑን አስታውቋል። "በጣም አስፈላጊ እና አንገብጋቢ የሆነውን ነገር ከማድረስ ምንም እንዳይከለክለን በህጻናቱ ስም እጠይቃለሁ" ሲሉ በመካከለኛው ምስራቅ የዩኒሴፍ ዳይሬክተር ግሪት ካፕላየር ለሮይተርስ ተናግረዋል። "ትላንት የደረሰን በጣም ጥቂቱ ነው" ብለዋል። በየመን የሚገኙ ከ20 ሚሊዮን በላይ ሰዎች አስቸኳይ ሰብዓዊ ድጋፍ ይፈልጋሉ። ከእነዚህ ውስጥ 11 ሚሊዮን የሚሆኑት ህጻናት ሲሆኑ 400 ሺዎቹ ደግሞ በከፍተኛ ያልተመጣጠነ የምግብ እጥረት ተጎድተዋል።
تقول الأمم المتحدة إن ملايين اليمنيين على حافة المجاعة وزاد الحصار المفروض تردي الأوضاع الإنسانية لملايين اليمنيين المهددين بخطر المجاعة جراء شح المواد الغذائية الواصلة إليهم. وقد سُمح لطائرات محملة بشحنات من الأدوية والتجهيزات الطبية بالهبوط في مطار العاصمة، صنعاء، السبت، ولكن تعد هذه السفينة أول شحنة مواد غذائية يُسمح بدخولها إلى اليمن بعد الحصار الأخير. وقد فُرض الحصار في السادس من نوفمبر/تشرين الثاني في أعقاب سقوط صاروخ أطلقه الحوثيون على المملكة العربية السعودية. وأغلق التحالف كل الطرق والمنافذ البرية والبحرية والجوية المؤدية إلى اليمن بعد يومين من إطلاق الصاروخ على العاصمة السعودية، الرياض، اعترضته الدفاعات الجوية السعودية فوق مطارها الدولي. وقد وصلت السفينة التابعة للأمم المتحدة والمحملة بآلاف الأطنان من القمح، إلى ميناء الصليف، الواقع إلى الشمال الغربي من مدينة الحديدة اليمنية. وقال مدير برنامج الغذاء العالمي في اليمن، ستيفن أندرسون، لبي بي سي إن الحمولة تكفي لإطعام 1.8 مليون نسمة في شمالي اليمن لمدة شهر. وأضاف أن السفينة قد أجبرت على أن "تحوم قرب الساحل" لمدة أسبوعين منتظرة السماح لها بالدخول. وأوضح أندرسون: "هذا تطور ايجابي آخر لأن المساعدات الإنسانية وحدها لن تفي بكامل حاجات الناس في شمال اليمن، وبشكل خاص أولئك غير القادرين على الوصول إلى المساعدة، ومن هم بوضع أفضل قليلا ولكنهم يعتمدون على الأسواق" للحصول على حاجاتهم الغذائية. ظلت سفينة المساعدات الغذائية "تحوم قرب الساحل" اليمني لمدة أسبوعين منتظرة السماح لها بالدخول وفي وقت سابق هذا الأسبوع، أعلن التحالف بقيادة السعودية أنه سيسمح بمدخل إلى ميناء الحديدة لايصال المساعدات الإنسانية العاجلة وإلى مطار صنعاء لرحلات المساعدات والإغاثة الانسانية. بيد أن مكتب الشؤون الإنسانية في الأمم المتحدة قال الجمعة إن المدخل إلى ميناء الحديدة ظل مغلقا. ويقول التحالف إن الحصار قد فُرض لضمان عدم وصول الأسلحة إلى المتمردين الحوثيين، إذ تتهم السعودية إيران بتزويدهم بالأسلحة، الأمر الذي تنفيه طهران. وحملت الطائرات التي هبطت في مطار صنعاء السبت 1.9 مليون جرعة لقاح لمرض شلل الأطفال، لكن منظمة الأمم المتحدة للطفولة (يونيسف) تقول "إن ذلك جزء صغير مما تحتاجه" اليمن. وقال خيرت كابالاري، المدير الإقليمي لليونسيف في الشرق الأوسط وشمال أفريقيا لوكالة رويترز " أكرر ندائي إلى كل من يشعر بمعاناة الأطفال، أن لا يمنعونا من إيصال ما هم بأمس الحاجة إليه، فما وصل البارحة مجرد خطوة صغيرة جدا". وقال في بيان نشر على موقع المنظمة: "يموت طفل كل 10 دقائق في اليمن اليوم من أمراض ممكن الوقاية منها. التفشي غير المسبوق للكوليرا والإسهال المائي الحاد هذا العام، كما هو معلوم لديكم، تسبب بإصابة ما يقرب من مليون شخص في اليمن، في ظل تردي وضع الأنظمة الصحية وأنظمة المياه والصرف الصحي في كافة أرجاء البلد". وأضاف كابالاري في بيانه "الحرب في اليمن هي للأسف حرب ضد الأطفال. ما يقرب 5000 طفل قتلوا أو أصيبوا إصابات بليغة خلال العامين والنصف المنصرمين. تم تدمير الآلاف من المدارس والمرافق الصحية بشكل كلي أو جزئي". إحدى الطائرات نقلت كميات كبيرة من اللقاح المضاد لمرض شلل الأطفال الذي تؤكد تقارير أن اليمن في حاجة ماسة إليه. وبات أكثر من 20 مليون من اليمنيين في حاجة ماسة إلى المساعدة الانسانية، ونحو 11 مليون منهم من الأطفال ويعاني 400000 منهم سوء تغذية حاد. وقد تدخل التحالف لدعم القوات الموالية للرئيس اليمني عبد ربه منصور هادي في حربها ضد الحوثيين وحلفائهم من القوات الموالية للرئيس اليمني السابق علي عبد الله صالح، الذين سيطروا على العاصمة صنعاء والمنشآت الحكومية فيها. ومنذ ذلك التاريخ أسفرت الضربات الجوية والقتال على الأرض إلى مقتل 8670 شخصا، بحسب احصاءات الأمم المتحدة.
https://www.bbc.com/amharic/news-56427913
https://www.bbc.com/arabic/world-56424370
የታንዛኒያ ምክትል ፕሬዝዳንት የሆኑት ሳሚያ ሱሉሁ ሐሰን በአገሪቱ ብሔራዊ ቴሌቪዥን ጣቢያ ላይ ቀርበው እንደተናገሩት ፕሬዝዳንቱ ባጋጠማቸው የልብ ሕመም ምክንያት በዳሬ ሰላም ሆስፒታል ሲረዱ ቆይተው ሕይወታቸው አልፏል። ማጉፉሊ ላለፉት ሁለት ሳምንታት ከሕዝብ ዕይታ ርቀው የነበረ ሲሆን ጤናቸው በተመለከተ የተለያዩ አሉባልታዎች ሲሰሙ ነበር። ባለፈው ሳምነት የተቃዋሚ ፓርቲ አባላት በኮሮናቫይረስ መያዛቸውን ቢናገሩም ምንም የተረጋገጠ ነገር አልነበረም። ማጉፉሊ ኮሮናቫይረስ መኖሩን ከማይቀበሉ የአፍሪካ መሪዎች መካከል ቀዳሚው የነበሩ ሲሆን፣ ተህዋሲውን ለመከላከል መፀለይ እንዲሁም የተለያዩ እጽዋትን አፍልቶ መታጠን መፍትሄ ነው ሲሉ ተደምጠዋል። ምክትል ፕሬዝዳንቷ ሐሰን የፕሬዝዳንቱን ሞት ሲናገሩ "ዛሬ ብልሁ የታንዛኒያ ሪፐብሊክ ፕሬዝዳንት ጆን ፖምቤ ማጉፉሊ . . .መሪያችንን ማጣታችንን ስናገር በእጅጉ እያዘንኩ ነው" ብለዋል። ምክትል ፕሬዝዳንቷ አክለውም ለ14 ቀናት ብሔራዊ የሐዘን ቀናት በመላው አገሪቱ እንደሚሆን አውጀው በታንዛኒያ በሁሉም ስፍራ ሰንደቅ ዓላማዎች ዝቅ ብሎ ይውለበለባሉ ብለዋል። በታንዛኒያ ሕገመንግሥት መሰረት፣ ምክትል ፕሬዝዳንቷ ሐሰን የአገሪቱ ፕሬዝዳንት በመሆን ቃለ መሐላ ይፈጽማሉ። ማጉፉሊ በድጋሚ ተመርጠው የአምስት ዓመት የሥልጣን ዘመናቸውን የጀመሩት በዚህ ዓመት ነው። ማጉፉሊ ለመጨረሻ ጊዜ ለሕዝብ የታዩት የካቲት 20/2013 ዓ.ም የነበረ ሲሆን፣ ጠቅላይ ሚኒስትር ቃሲም ማጃሊዋ ከቀናት በፊት ፕሬዝዳንቱ "ጤናማ እና ጠንክረው እየሰሩ ናቸው" በማለት ተናግረው ነበር። ፕሬዝዳንቱ ታመዋል የሚሉትንም በባሕር ማዶ የሚኖሩ ታንዛኒያውያንን "በጥላቻ የተሞሉ ናቸው" ሲሉ ገልፀዋቸዋል። ነገር ግን የተቃዋሚ ፓርቲ መሪ የሆኑት ቱንዱ ሊሱ ምንጮቻቸው ማጉፉሊ በኮሮናቫይረስ ታመው በኬንያ ሕክምና እያገኙ መሆኑን አንደነገሯቸው ለቢቢሲ ገልፀው ነበር። ማጉፉሊ ታንዛኒያ "ከኮቪድ-19 ነጻ" መሆኗን ባለፈው ሰኔ ወር ናይ አውጀው ነበር። የአፍና አፍንጫ መሸፈኛ ጭምብል ውጤታማነት ላይ የተዘባበቱት ማጉፉሊ፣ በምርመራው ላይ ያላቸውን ጥያቄ፣ እንዲሁም የኮሮናቫይረስ ስርጭትን ለመቀነስ የተለያዩ እርምጃዎችን የወሰዱ ጎረቤት አገራትን ይተቹ ነበር። ታንዛኒያ በአገሪቱ ስላለው የኮሮናቫይረስ ሁኔታ ካለፈው ዓመት ግንቦት ጀምሮ ይፋ አድርጋ አታውቅም። የታንዛኒያ መንግሥትም የኮሮናቫይረስ ክትባትን ለመግዛት ፈቃደኛ ሳይሆን ቀርቷል። ሰኞ ዕለት የአገሪቱ ፖሊስ ስለፕሬዝዳንቱ ጤንነት የተዛባ መረጃ አሰራጭተዋል ያላቸውን ሰዎች በቁጥጥር ስር ማዋሉን መግለፁ ይታወሳል። ጆን ማጉፉሊ የታንዛኒያ ፕሬዝዳንት ሆነው የተመረጡት በ56 ዓመታቸው እኤአ በ2015 ነበር። ምንም እንኳ አጨቃጫቂ የነበረ ቢሆንም በዚህ ዓመት በተካሄደ ምርጫ ለሁለተኛ ጊዜ ተመርጠዋል። ማጉፉሊ በሥልጣን ላይ በነበሩበት ወቅት በፀረ ሙስና ዘመቻቸው የሚታወቁ ቢሆንም፤ ተቃዋሚዎቻቸውን በማፈንና የተወሰኑ ነጻነቶች ላይ ገደብ በመጣል ይወቀሳሉ። ነገር ግን ተቺዎቻቸው ሳይቀሩ ማጉፉሊ ለታንዛኒያ እድገት ያበረከቱትን አስተዋጽኦ ይመሰክራሉ። ታንዛኒያን ከጎረቤት አገራት ጋር የሚያገናኙ ትልልቅ የባቡር መስመር ዝርጋታዎችን እንዲሁም በንግድ ከተማዋ ዳሬ ሰላም ባስጀመሩት የትራንስፖርት አገልግሎትን ስማቸው በበጎ ይነሳል። ማጉፉሊ የአገሪቱ የኤሌትሪክ ኃይል አቅርቦት መጠን ከፍ እንዲልና የፈረቃ ሥርዓት እንዲቀንስ በማድረግም ይመሰገናሉ። በሥልጣን ዘመናቸው የታሪክ መዝገብ ላይ ጥቁር ነጥቡን የጣለው የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝን የያዙበት መንገድ ነው። በታኒዛንያ በጣም ውሱን የሆነ የኮቪድ-19 ምርመራ ያለ ሲሆን እስካሁን ድረስ ስለመከላከያ ክትባቱ ምንም የተባለ ነገር የለም።
ماجوفولي توفى بعد أسبوعين من شائعات حول إصابته بفيروس كورونا في حين قالت السلطات إنه كان يعاني من القلب وأعلنت نائبة الرئيس سامية سولو حسن، نبأ وفاة ماجوفولي في خطاب أذاعه التلفزيون الرسمي، وقالت إنه توفي متأثرا بأمراض قلبية في مستشفى في دار السلام. وأثار اختفاء الرئيس الراحل عن الأنظار طوال أسبوعين الكثير من التساؤلات والشائعات حول حالته الصحية وأسباب الاختفاء. وقال سياسيون معارضون الأسبوع الماضي إنه أصيب بفيروس كورونا كوفيد-19، لكن لم يتم تأكيد ذلك. كان ماغافولي أحد أبرز المشككين في وجود فيروس كورونا في أفريقيا، ودعا إلى مواجهة الفيروس بالصلاة والعلاج ببخار الأعشاب المحروقة . مواضيع قد تهمك نهاية وقالت نائبة الرئيس في خطاب وجهته للشعب "أبلغكم ببالغ الأسف أننا فقدنا اليوم قائدنا الشجاع، رئيس جمهورية تنزانيا، جون بومبي ماجوفولي". وأعلنت سامية حسن الحداد الوطني في البلاد وتنكيس الأعلام لمدة 14 يوما. وبحسب دستور البلاد فسوف تؤدي سامية حسن اليمين الدستورية كرئيسة جديدة للبلاد، لتكمل فترة الرئاسة الباقية للرئيس الراحل، والتي بدأها العام الماضي لمدة خمس سنوات. شوهد الرئيس الراحل أخر مرة علنا في 27 فبراير/شباط الماضي، وأثار غيابه قلقا حول وضعه الصحي، لكن رئيس الوزراء قاسم مجاليوا أصر الأسبوع الماضي على أن الرئيس "يتمتع بصحة جيدة ويعمل بجد". لكن زعيم المعارضة توندو ليسو، قال لبي بي سي إن مصادره أكدت إصابة الرئيس بفيروس كورونا وأنه يجري علاجه في كينيا. الصحة العالمية تناشد تنزانيا مشاركة بيانات كورونا بعد وفيات غامضة الرئيس التنزاني يعد شعبه باستيراد علاج لفيروس كورونا من مدغشقر منتجات تقوية مناعة الجسم ضد فيروس كورونا "خدعة" حياة الرئيس الراحل ماجوفولي تولى الحكم في 2015 وأعيد انخابه مرة أخرى لمدة خمس سنوات العام الماضي ولد ماغافولي في مدينة شاتو، شمال غربي تنزانيا، عام 1959. درس الكيمياء والرياضيات في جامعة دار السلام، وعمل بعد ذلك في تدريس الكيمياء والرياضيات. خاض معترك السياسية لأول مرة عام 1995، حين تم انتخابه نائبا في البرلمان، ثم تقلد أول منصب وزاري في عام 2000، وفاز بانتخابات الرئاسة لأول مرة عام 2015، وأعيد انتخابه مرة أخرى العام الماضي. إنكار كورونا دائما ما أنكر ماغافولي وجود كورونا في تنزانيا، وأعلن أن بلاده خالية تماما من فيروس كوفيد-19 في يونيو/حزيران الماضي. واستهزأ بفاعلية الكمامات وعبر عن شكوكه في إجراء الفحوصات وسخر من الدول المجاورة التي فرضت إجراءات صحية لكبح الفيروس. ولم تنشر الحكومة أية تفاصيل عن حالات الإصابة بفيروس كورونا منذ مايو/آيار الماضي ، كما رفضت شراء اللقاحات. ودائما ما كانت تلاحق السلطات كل من يتحدث عن كورونا او مرض الرئيس، وألقت الشرطة يوم الإثنين الماضي، القبض على أربعة أشخاص للاشتباه في قيامهم بنشر شائعات على وسائل التواصل الاجتماعي حول مرض الرئيس. وألقى رئبيس الوزاء باللوم في شائعات اعتلال صحة الرئيس على التنزانيين "البغيضين" الذين يعيشون في الخارج. تم إعلان ماجوفولي رئيسًا في عيد ميلاده السادس والخمسين في أكتوبر/تشرين الأول 2015. وانتُخب لولاية ثانية بعد انتخابات متنازع عليها العام الماضي. ماجوفولي أنكر وجود كورونا ورفض إجراء اختبارات أو توزيع لقاحات وأكد خلو بلاده من الفيروس كان ماجوفولي محل إشادة لمواقفه المناهضة للفساد خلال فترة وجوده في المنصب، لكنه تعرض لاتهامات بقمع المعارضة والحد من بعض الحريات. يتفق منتقدوه على أن ماجوفولي ساهم في تنمية تنزانيا. استثمر في مشاريع البنية التحتية الكبيرة مثل مشروع سكة حديدية كبيرة لربط البلاد بجيرانها، والطرق السريعة الرئيسية، ونظام الحافلات في مدينة دار السلام التي تعد المركز التجاري الرئيسي في البلاد. كما زاد إنتاج الكهرباء مما قلل من الحاجة إلى ترشيد الطاقة. لكن أسلوبه في التعامل مع جائحة كورونا هو ما سيحدد إرثه، وبحسب أراء الكثير من المحللين. لم تشهد البلاد إلا أعدادا محدودة من الفحوصات والتحاليل الخاصة بالفيروسولم يتم وضع خطط لبرنامج التطعيم، مما جعل البلاد خارجة عن المألوف.
https://www.bbc.com/amharic/news-56117870
https://www.bbc.com/arabic/business-55129171
ቢቢሲ የሠራው የምርመራ ዘገባ አንድ ኦሚግል የተሰኘ የቪድዮ መደዋወያ ድረ-ገፅ ሕፃናትን ለወሲባዊ ጥቃት እንደሚያጋልጥ ተደረሰበት። ኦሚግል የተሰኘው የቀጥታ ቪድዮ መደዋወያ መተግበሪያ [አፕሊኬሽን] የማይተዋወቁ ሰዎች እየተያዩ እንዲደዋወሉ የሚያስችል ነው። ድረ-ገፁ ይዘቶቼን እቆጣጠራለሁ ቢልም ተጠቃሚዎች ያልተጠበቀ ድርጊት ሲፈፅሙበት ታይቷል። ዓለም አቀፍ የሕፃናት መብት ተቋርቋሪዎች ወሲባዊ ጥቃት አድራሾች ገፁን ተጠቅመው ሕፃናትን እየበዘበዙ ነው ሲል ይከስሳሉ። የገፁ መሥራች ሊፍ ኬ ብሪክስ ከቅርብ ዓመታት ወዲህ ይዘት የምንቆጣጥርባቸውን መላዎች እያሰፋን ነው ሲል ለቢቢሲ ተናግሯል። ሴምራሽ የተሰኘው መረጃ ሰብሳቢ ቡድን በቅርቡ ያጠናው ጥናት እንደሚያመልክተው የገፁ ተጠቃሚዎች ቁጥር ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በርክቷል። በፈረንጆቹ ጥር 2020 34 ሚሊዮን ተጠቃሚዎች የነበሩት ኦሚግል አሁን 65 ሚሊዮን ሰዎችን ያስተናግዳል። በተለይ በዩናይትድ ኪንግደም፣ ዩናይትድ ስቴትስና ሜክሲኮ የተጠቃሚዎች ቁጥር እጅጉን ጨምሯል። በዩኬ ብቻ ባለፈው ታኅሣሥ 3.7 ሚሊዮን ሰዎች ገፁን ጎብኝተውታል። ከእነዚህ መካከል አብዛኛዎቹ ከ34 ዓመት በታች ሲሆኑ በርካታ ታዳጊዎች እንደሚገኙበት ጥናቱ ይጠቁማል። ቲክቶክ በተሰኘው የቻይና ማሕበራዊ ድር-አምባ ላይ ብቻ 9.4 ቢሊዮን 'ሃሽታግ' ኦሚግል የሚሉ ቪዲዮዎች ታይተዋል። የቻይናው ቲክቶክ ቢቢሲ በሠራው የምርመራ ዘገባ ምክንያት የኦሚግልን ቪድዮዎች ገፁ ላይ እንዳይጫን አግዷል። የቲክቶክ ሰዎች እንዳሉት ምንም እንኳ እስካሁን ጎጂ የሚባል ይዘት የኦሚግል ቪድዮዎች ላይ ባያገኙም ቁጥጥራቸውን ግን ይቀጥላሉ። የወንዶች አፀያፊ ድርጊት "ሁሉም ሰው ቲክቶክ ላይ ሲያደርገው ዓይተን እኔና ጓደኞቼም እንሞክረው ተባባልን" ትላለች የ15 ዓመቷ አሜሪካዊት ኬይራ። "ነገር ግን በብዛት የሚታየው ወንዶች አስፀያፊ ድርጊት ሲፈፀሙ ነው። ቁጥጥር ቢደረግበት መልካም ነው። ድብቅ ድረ-ገፅ ነው የሚመስለው። ግን ለሁሉም ክፍት ነው።" ባለፉት ስድስት ወራት በርካታ ትምህርት ቤቶች፣ የፖሊስ ተቋማትና የመንግሥት መሥሪያ ቤቶችነድረ-ገፁን በተመለከተ ማስጠንቀቂያ አውጥተዋል። ይህን ካደረጉ ሃገራት መካከል ዩኬ፣ ዩኤስ፣ ፈረንሳይ፣ ካናዳና አውስትራሊያ ይጠቀሳሉ። ቢቢሲ የምርመራ ዘገባውን ለማድረግ ድረ-ገፁ ላይ በተገኘበት ወቅት በርካታ ዕድሜያቸው ከ18 ዓመት በታች የሆኑ ተጠቃሚዎችን ተመልክቷል። አልፎም ዕድሜያቸው ከሰባት ወይም ስምንት የማያልፍ ሕፃናት ድሩን ይጠቀሙታል። ድረ-ገፁ ተጠቃሚዎች ቢያንስ 18 አሊያም ከዚያ በላይ እንዲሆኑ ቢመክርም የተጠቃሚዎችን ዕድሜ መቆጣጠሪያ መንገድ ግን የለም። የቢቢሲ ምርመራ ቡድን በመጀመሪያዎቹ ሁለት ሰዓታት ብቻ ግለ-ሩካቤ [ማስተበርቤት] ከሚያደርጉ 12 ወንዶች ጋር ተገናኝቷል። ከዚህ በተጨማሪ ስምንት ራቁታቸውን ያሉ ወንዶችና ሰባት የወሲብ ድረ-ገፅ ማስታወቂያዎች ተመልክቷል። የወሲብ ድርጊት የሚፈፅሙ ሕፃናት የምርመራ ቡድኑ ሁለት ጊዜ ግለ-ሩካቤ እያደረጉ ካሉ ታዳጊዎች ጋር መገናኘት ችሏል። ከእነዚህ መካከል አንደኛው የ14 ዓመት ታዳጊ እንደሆነ ይፋ አድርጓል። የምርመራ ቡድኑ እኒህን ይዘቶች አልቀዳም። ሕፃናቱ ይህን ድርጊት በሚያደርጉበት ወቅትም የቪድዮ ግንኙነቱ ወዲያውኑ እንዲቋረጥ ተደርጓል። የድርጅቱ መሥራች የሆነው ግለሰብ ገፁ አሁን መሰል ይዘቶች እንዳይሰራጩ አድርጓል ቢልም ቢቢሲ ይህን ማጣራት አልቻለም። ሕፃናት ጥቃት ሲደርስባቸው የሚያሳዩ ምስሎችን ከበይነ መረብ በማስወገድ የሚታወቅ ኢንተርኔ ዎች ፋውንዴሽን የቢቢሲ ዘገባ አስደንጋጭ ቢሆንም እውነታን ያሳየ ነው ብሏል። ድርጅቱ ሕፃናት ወሲባዊ ድርጊቶች ሲፈፅሙ የሚያሳዩ ቪድዮዎች ከኦሚግል ተገኝተው በትላልቅ ሰዎች አማካይነት በይነ መረብ ላይ እንደተበተኑ ደርሼበታለሁ ብሏል። ቢቢሲ ያናገራት ዩኬ ውስጥ ያለች እናት የስምንት ዓመት ሴት ልጇን አንድ ትልቅ ሰው ወሲባዊ ድርጊት እየፈፀመች ገፁ ላይ እንድትታይ እያሳመናት ሳለ እንደደረሰች ተናግራለች። "ልጄ ቲክ ቶክ ላይ ሰዎች ስለዚህ ገፅ ሲያወሩ ሰምታ ነው ወደ ድሩ ያመራችው። ይህን ገፅ መመዝገብ [ሎግ ኢን] እንዲሁም የዕድሜ ገደብ አያሻም" ስትል ለቢቢሲ ተናግራለች። "ገፁ ላይ ያሉ ሰዎች ልጄን ቆንጆ ነሽ፣ ታሳሻለች እያሏት ነበር። እሷ ገና ስምንት ዓመቴ ነው ብትልም ችግር የለውም ብለዋታል። ይባስ ብሎ አንድ ትልቅ ሰው ግለ-ሩካቤ ሲፈፅም ተመልክታለች።" ቢቢሲ ለሶስት ወራት ያክል ኦሚግል የተሰኘውን ገፅ እንዲሁም መሥራቹ ሊፍ ኬ ብሩክስን ለማግኘት ተደጋጋሚ ጥረት አድርጓል። የድረ-ገፁን አስተዳዳሪዎች ለማግኘት የሚያስችል ምንም ዓይነት መንገድ ድሩ ላይ አልተቀመጠም። መሥራቹን ለማግኘት የተደረገው ሙከራ ብሩክስ የተሰኘው የድረ-ገፁ መሥራች ለዓመታት በይፋ ስለ ኦሚግል ምንም ዓይነት አስተያየት አልሰጠም። ቢቢሲ መሥራቹ ከሌሎች ጋር ላቋቋመው ኦክቴን ኤአይ የተሰኘ መሥሪያ ስድስት ጊዜ ኢሜይል ልኮ በስተመጨረሻ ምላሽ አግኝቷል። በሰጠው ምላሽ ድረ-ገፁ የይዘት ቁጥጥር እንደሚደርግለትና ዕድሜያቸው ከ13 ዓመት በታች የሆኑ ተጠቃሚዎች 'እንደሚታገዱ' ተናግሯል። አልፎም በፈረንጆቹ 2020 የይዘት ቁጥጥር ሥራዎች እንደተጠናከሩ ተናግሯል። "ምንም እንኳ ፍፁም መሆን ባይቻልም የኦሚግል የይዘት ቁጥጥር ገፁ ንፁህ እንዲሆን አስችሏል። አላስፈላጊ ድርጊቶች የፈፀሙ ሰዎች ተይዘው ለሕግ ተላልፈው እንዲሰጡም አድርገናል" ይላል በኢሜይል የሰጠው ምላሽ። ሰውዬው በምላሹ ገፁ ላይ የሚታዩት የወሲብ ገፅ ማስታወቂያዎች የሚለቀቁት ዕድሜን ተገን አድርገን ነው ቢልም ተጠቃሚዎች ዕድሜያቸው ካልተመዘገበ ይህ ሊሆን እንደሚችል ግን ማብራሪያ አልሰጠም። ብሩክስ ለሌሎች ጥያቄዎች ምላሽ ከመስጠት ተቆጥቧል።
قال سكوت موريسون إن التدوينة عمل "مخز" و " ومثيرا للاشمئزاز" طالبت أستراليا الصين بالاعتذار عن نشر صورة مزيفة على حساب في تويتر تابع للحكومة الصينية يظهر فيها جندي أسترالي يقتل طفلا أفغانيا. وقال رئيس الوزراء الأسترالي، سكوت موريسون، إن بكين ينبغي أن تشعر بـ "الخزي التام" بسبب نشر صورة "مثيرة للاشمئزاز". تتزامن هذه الواقعة مع تصاعد التوترات السياسية بين البلدين. وزعمت الصورة المشار إليها أن جنودا أستراليين ارتكبوا جرائم حرب، أي قتل مدنيين وسجناء أفغان. مواضيع قد تهمك نهاية وخلص تقرير صدر في وقت سابق من الشهر الحالي إلى أن ثمة "معلومات ذات صدقية" مفادها أن 25 جنديا أستراليا شاركوا في قتل 39 مدنيا وسجينا أفغانيا بين 2009 و 2013. وأدت تحقيقات أجرتها وزارة الدفاع الأسترالية إلى إدانات واسعة، وتخضع هذه المزاعم إلى تحقيق من جانب الشرطة الاسترالية. ما الذي تسبب في الغضب؟ ونشر يوم الاثنين المتحدث باسم وزارة الخارجية الصينية، ليجيان تشاو، صورة مزيفة صورت جنديا أستراليا يحمل سكينا يقطر دما بالقرب من طفل يظهر وهو يحمل حملا. ويبدو أن الصورة إشارة إلى الادعاءات السابقة التي مفادها أن قوات النخبة الأسترالية استخدمت السكاكين في قتل طفلين أفغانيين يبلغان من العمر 14 عاما. وقالت هيئة البث الأسترالية إن قوات الدفاع الأسترالية لم تؤكد هذه المزاعم. غير أن قوات الدفاع الأسترالية لم تعثر على "أدلة موثوقة" بشأن عمليات القتل غير القانونية و"ثقافة المقاتل" داخل وحدات النخبة. وتضمنت الادعاءات أن صغار الجنود شُجِّعوا على إطلاق النار على سجناء في أول عملية قتل لهم. وجاء في تدوينة تشاو: "شعرت بالصدمة لقتل مدنيين وسجناء أفغان على يد جنود أستراليين. ندين بقوة مثل هذه الأعمال، وندعو إلى مساءلتهم". كيف ردت أستراليا؟ طلبت أستراليا من تويتر حذف التغريدة، واصفة إياها بأنها تنطوي على "معلومات مضللة". ووصف موريسون المشاركة بأنها "مقززة فعلا، ومهينة للغاية، وشائنة حقا ". نشر المتحدث باسم الخارجية الصينية الصورة مزيفة يوم الاثنين على تويتر. وأضاف قائلا "ينبغي على الحكومة الصينية أن تشعر بالخجل التام بسبب هذه المشاركة. إنها تقلل من قيمتهم في نظر العالم. إنها صورة خاطئة وافتراء فظيع على قواتنا المسلحة". ومضى قائلا: "أستراليا باشرت عملية شفافة للتحقيق في جرائم الحرب المزعومة، كما هو متوقع من بلد "ديمقراطي، وليبرالي". وأقر بأن هناك توترات "لا شك فيها" بين الدولتين. لكنه قال: "هذه ليست الطريقة التي ينبغي التعامل بها". وحذر بكين من أن بلدانا أخرى في العالم تراقب أعمالها تجاه أستراليا. وهذا تدهور جديد آخر في علاقات البلدين المتوترة أصلا بين هذين الشريكين التجاريين. وقال المتحدث الصيني الأسبوع الماضي إن تقرير جرائم الحرب "كشف بشكل كامل عن نفاق البلدان الغربية التي تردد دائما (أنشودة) حقوق الإنسان والحريات". غير أن شيماء خليل، مراسلة بي بي سي في استراليا، تقول إن تغريدة تشاو صدمت سكوت موريسون بسبب لغته غير الدبلوماسية على الإطلاق إلى حد الآن. وقال رئيس الوزراء الأسترالي إن الحكومة الصينية ينبغي أن تشعر بـ "الخجل" من هذه التدوينة باعتبارها "افتراء شائنا ومثيرا للاشمئزاز". وهذا مؤشر آخر على تدهور العلاقات بين أستراليا والصين في وقت يسود التوتر الشديد بين البلدين، كما أن المصدرين الأستراليين يشعرون بقلق شديد بشأن رسوم جمركية إضافية قد تفرضها الصين على سلع استرالية في ظل نزاع متصاعد بين البلدين، حسب مراسلتنا. واعترف رئيس الوزراء بأن البلدين يواجهان مشاكل لكن هذه التغريدة، كما قال، ذهبت بعيدا. ما وراء هذا التصعيد؟ شهدت العلاقات الثنائية بين البلدين تدهورا سريعا هذه السنة بعدما قادت أستراليا الدعوات إلى فتح تحقيق في أصل وباء فيروس كورونا، والنقاش المستمر بشأن الادعاء السائد بأن ثمة تدخلا في الشؤون الأسترالية. وطبقت الصين في الشهور الأخيرة سلسلة ضربات اقتصادية - بما في ذلك وقف الحركة التجارية والتعريفات - على عشرات الواردات الأسترالية بما في ذلك المشروبات الكحولية، والشعير، ولحوم البقر. ووصفت أستراليا تصرفات الصين بأنها "إكراه اقتصادي"، مؤكدة أنها لن تغير سياساتها. وكان موريسون قد أكد الاثنين أن كبار الوزراء الصينيين مازلوا يرفضون طلبات أستراليا عقد اجتماعات بين الجانبين.
https://www.bbc.com/amharic/51695403
https://www.bbc.com/arabic/art-and-culture-51694173
ሞሐመድ ራሶሎፍ፤ ኢራን ውስጥ ፊልም እንዳይሠራ የታገደው በግሪጎሪ አቆጣጠር 2017 ላይ ቢሆንም ተበድቆ የሠራው 'There Is No Evil' የተሰሠው ፊልም ሊያሸልመው ችሏል። ግለሰቡ ቀድሞ በሠራቸው ፊልሞች ምክንያት በተጣለበት ዕግድ ምክንያት ከሃገር መውጣት አይችልም። በፊልሙ ላይ በትወና የተሳተፈችው የዳይሬክተሩ ልጅ ባራን በአባቷ ስም 'ጎልደን ቢር' የተሰኘውን ሽልማት ተቀብላለች። የፊልም ሽልማቱ ዳኛ ዤሬሚ አይረንስ፤ 'ስለ አራት የሞት ቅጣት ታሪኮች የሚያወራው ፊልም የኢራን መንግሥት ምን ያህል ተራ ዜጎችን እየሰለለ እንደሆነና ኢ-ሰብዓዊ ጥቃት እንደሚያደርስ የሚያሳይ ነው' ብለዋል። 'Never Rarely Sometimes Always' የተሰኘውና ስለ ውርጃ የሚያትተው አሜሪካዊ ፊልም ሁለተኛውን ሽልማት አግኝቷል። በተጣለበት እግድ ምክንያት ሽልማቱን መታደም ያልቻልው ሞሐመድ ከቤቱ ሆኖ በልጁ ስልክ አማካይነት ከሽልማቱ በኋላ የሚካሄደውን ጋዜጣዊ መግለጫ ታድሟል። ዳይሬክቱ በፊልሙ ማሳየት የፈለግኩት ስለ ኃላፊነት ነው ብሏል። «ሰዎች ኃላፊነትን ከራሳቸው ያገላሉ። ውሳኔው የተሰጠው ከእኛ በላይ በሆኑ ኃላፊዎች ነው ይላሉ። ነገር ግን አይሆንም ማለት ይችላል። ይህ ደግሞ ጥንካሬያቸውን ማሳያ ነው።» «እያንዳንዱ የፊልሙ ክፍል የራሴ ሕይወት ታሪክ ነው» ሲል ሞሐመድ በተንቀሳቃሽ ስልክ የቪድዮ ጥሪ መልዕክቱን አስተላልፏል። አንደኛው የፊልሙ ክፍል እሥር ቤት እያለ ያሰቃየው የነበረ ሰው ከባንክ ቤት ሲወጣ ሲያየው የተሰማውን ስሜት የገለፀበት እንደሆነ ሞሐማድ ይናገራል። «ትንሽ ከተከተልኩት በኋላ እንደ ሁሉም ሰው መሆኑን ተረዳሁ። ምንም ዓይነት ሰይጣናዊ ባሕሪ አላየሁበትም። ልዩነቱ ሰውየው ድርጊቴ ምን ዓይነት ጉዳት ያደርሳል ብሎ አለማሰቡ ነው።» ዓለም አቀፍ የመብት ተሟጋች ቡድኖች ኢራን ውስጥ በየዓመቱ በመቶዎች የሚቆጠሩ ሰዎች በሞት ቅጣት ይሞታሉ ሲሉ ያወግዛሉ።
المخرج محمد رسولوف ممنوع من مغادرة إيران والفيلم هو العمل السادس للمخرج رسولوف، الذي أنتجه سراً بسبب منعه من إخراج الأفلام منذ عام 2017. وتسلّمت باران إبنة رسولوف، والتي شاركت كممثّلة في الفيلم، الجائزة عن والدها الممنوع من السفر خارج إيران، بسبب تهم تتعلق بأفلام سابقة. وقال رئيس لجنة التحكيم بالمهرجان، الممثل جيرمي أيرونز، إن الفيلم أظهر "شبكة نظام مستبد تُنسج بين عامة الناس، وتجذبهم نحو اللا إنسانية". شارك رسولوف في مؤتمر صحفي عبر هاتف حملته ابنته باران وفي مؤتمر صحفي شارك فيه عبر اتصال بالفيديو، أشار رسولوف إلى أن فيلم "لا يوجد شر" يتعلق بـ"تحمل الناس مسؤولياتهم". مواضيع قد تهمك نهاية وقال رسولوف "أردت التحدث عن الناس الذين ينأون بأنفسهم عن ويقولون إن القرار اتخذته قوة عليا"، مستطردا "لكنهم يستطيعون في الواقع أن يرفضوا، وهذه قوتهم". وفي مقابلة مع مهرجان برلين السينمائي الدولي عبر خدمة سكايب، نشرت قبل يوم من الإعلان عن أسماء الفائزين، قال رسولوف "قصة كل جزء في الفيلم مستوحاة من تجربتي الشخصية". وروى رسولوف كيف استوحى أحد أجزاء الفيلم الأربعة بعد رؤيته رجلاً، أجرى معه تحقيقات خلال فترة سجنه، خارجاً من مصرف. وقال رسولوف إنه تابع الرجل لبعض الوقت، مضيفا "أدركت كم هو شخص طبيعي وكم يشبه جميع الآخرين. أدركت عدم وجود وحش، لم يكن هناك شرّ أمامي، وإنما مجرّد شخص لا يشكّ في تصرفاته". وتشير تقارير صادرة عن منظمات حقوقية عالمية إلى أن إيران تشهد تنفيذ عقوبة الإعدام بحق المئات كل عام.
https://www.bbc.com/amharic/news-53987818
https://www.bbc.com/arabic/science-and-tech-53999145
ኩባንያው እነዚህ ገፆች የከፈቱት ዘመቻ በቀጥታ የሚገናኘው እኤአ በ2016 የአሜሪካ ምርጫ ላይ ጣልቃ ገብቷል ተብሎ የሚወነጀለውና ከሩስያ መንግሥት ጋር ቅርብ የሆነው የሩሲያ ኢንተርኔት ምርምር ኤጀንስ (IRA) ጋር ነው ብሏል። ትዊተርም በበኩሉ ከዚሁ ድርጅት ጋር ግንኙነት ያላቸው አምስት አካውንቶችን መዝጋቱን ገልጿል። ድርጅቱ ስራውን ያከናውን የነበረው መንግሥታዊ ባልሆነ ድርጅት ስም ተመዝግቦ ሲሆን በእንግሊዘኛ እና በአረብኛ የሚነበብ ድረ ገጽም አለው። ፌስቡክና ትዊተር እንዳሉት ከሆነ ድርጅቱ ከፍቶ የነበረው ዘመቻ በጣም አነስተኛ ውጤት ነበር ያገኘው። ከሩስያ መንግሥት ጋር ግንኙነት ያለው ድርጅት በዚህ ዓመት አሜሪካ ምርጫ ላይ ተጽዕኖ ለመፍጠር እየተንቀሳቀሰ መሆኑ የተሰማው ፕሬዝዳንት ትራምፕ እና ጆ ባይደን የሚፋለሙበት ምርጫ ሊደረግ ሁለት ወር ብቻ በቀረው ወቅት ነው። ፌስቡክና ትዊትር ከኤፍቢአይ ጋር አብረው ከሩስያ ጋር ንክኪ ያለውን ፒስዳታ የተሰኘ ድረገጽ ላይ እርምጃ ለመውሰድ ግብረ ኃይል አቋቁመው ሲሰሩ ነበር ተብሏል። ፌስቡክ በዚህ ዘመቻ 13 አካውንቶች፣ ሁለት ገጾችን ማስወገዱን ገልጾ " ትኩረታቸው በአሜሪካ የሚደረጉ ህዝባዊ ውይይቶች ነበሩ" ካለ በኋላ ድርጅቱ ዩናይትድ ኪንግደም እና ግብጽ ላይም አይኑን መጣሉን አስታውቋል። ነገር ግን የድርጅቱ ስኬት እዚህ ግባ የሚባል እንዳልነበር የገለፀው ፌስቡክ፣ 14 ሺህ ያህል አካውንቶች ከተወገዱት ገጾች መካከል አንዱን ወይንም ሁለቱንም ይከተሉ ነበር ብሏል። የእንግሊዝኛ ድረ ገፁ 200 ተከታዮች ነበሩት ሲልም አክሏል። የተሰረዙት አካውንቶች ሐሰተኛ ስም እና የፕሮፋይል ምስል ይጠቀሙ ነበር ተብሏል። ገጾቹ ላይ የሚጽፉት ለፒስዳታ ድረገጽ በነጻ የሚሰሩ ግለሰቦች ነበሩ። ትዊተር በበኩሉ አምስት አካውንቶችን ማቋረጡን ገልጾ፣ ገጾቹ ከሩሲያ ጋር እንደሚገናኙ አስታውቋል። በተጨማሪም በገጾቹ የሚወጡት መረጃዎች ይዘታቸው የወረደ መሆኑን ገልጾ፣ " በጣም በአነስተኛ ሰዎች ብቻ ይከተሏቸው፣ መረጃዎቻቸውንም ያዩ ያጋሩ ነበር" ሲል ገልጿል። አይ አር ኤ በአሜሪካ የፍትህ ቢሮ የ2016 ምርጫ ላይ እጃቸውን አስገብተዋል ከተባሉ እና ከሩሲያ መንግሥት ጋር ግንኙነት አላቸው ከተባሉ ሶስት የሩሲያ ኩባንያዎች እንዲሁም 13 ሰዎች መካከል አንዱ ነው።
كثيرا ما تواجه شركات التواصل الاجتماعي انتقادات من قبل الحكومات لما تصفه بأنه تعاون في إدارة محتواها وأضافت الشركة أن هذه الشبكة كانت على صلة بوكالة أبحاث الإنترنت في روسيا،وهي منظمة تربطها علاقة قوية بالحكومة الروسية ومتهمة بالتدخل في انتخابات الرئاسة الأمريكية 2016. كما أوقفت شركة تويتر خمسة حسابات على موقعها للتواصل الاجتماعي تابعة لنفس الشبكة. واتخذت العملية الروسية من موقع "بيسداتا"، وهو موقع إخباري يزعم أنه غير هادف للربح ينشر محتواه باللغتين الإنجليزية والعربية، مركزا لأنشطتها. لكن فيسبوك وتويتر أكدتا أن عملية التأثير حققت نجاحًا محدودا للغاية. مواضيع قد تهمك نهاية ويأتي اكتشاف هذه الشبكة قبل شهرين فقط من إجراء انتخابات الرئاسة الأمريكية 2020 التي يتنافس فيها الرئيس الأمريكي دونالد ترامب كمرشح للحزب الجمهوري ونائب الرئيس الأمريكي السابق جو بايدن مرشح الحزب الديمقراطي. ما هي هذه الحملة؟ جاءت الإجراءات التي أعلنتها فيسبوك وتويتر نتيجة لتعاون بين الشركتين وفريق "التأثير الأجنبي" في مكتب التحقيقات الفيدرالي الأمريكي في إطار عملية استهدفت موقع بيسداتا الموجه للجمهور من ذوي الميول اليسارية. وقالت فيسبوك إنها حذفت 13 حسابًا وصفحتين "كانت تسعى إلى استهداف القضايا الجدلية في الولايات المتحدة"، ودول أخرى من بينها المملكة المتحدة ومصر. لكن العملية حققت "انتشارًا محدودًا جدا"، إذ نجحت في جذب حوالي 14 ألف حساب فقط كان أصحابها يتابعون صفحة أو أكثر من الصفحات التي قالت فيسبوك إنها حذفتها. كما بلغ عدد متابعي الصفحة الناطقة باللغة الإنجليزية 200 متابع فقط. واستخدمت الحسابات المحذوفة أسماء وصور ملفات تعريفية وهمية، وفقا لفيسبوك. وأكدت الشركة أن الكتاب المستقلين على الموقع كانوا حقيقيين و"ليس لديهم علم" بممارسات التأثير التي كانت تحدث. في غضون ذلك، قالت شركة تويتر إنها أوقفت خمسة حسابات "بسبب انتهاكات لقواعد المنصة يمكننا أن ننسبها بثقة إلى مؤسسات حكومية روسية". وأضافت: "كان المحتوى على تلك الحسابات يخلو من الجودة ويتسم بالعشوائية، كما كانت التغريدات المنشورة عليها لا تلقى استجابة كبيرة من المستخدمين أو قد لا تلقى استجابة أصلا في شكل إعجاب أو إعادة نشر". ماذا نعرف عن وكالة أبحاث الإنترنت في روسيا؟ كانت وكالة أبحاث الإنترنت في روسيا بين ثلاث شركات أخرى و13 شخصا وجهت إليهم وزارة العدل الأمريكية اتهامات في إطار تحقيقات روبرت مولر، المحقق الخاص الذي كان مسؤولا عن ملف التدخل الروسي في انتخابات الرئاسة الأمريكية 2016. واستمر مولر، المدير السابق لمكتب التحقيقات الفيدرالي، لعامين في محاولات للكشف عن حقيقة التواطؤ المزعوم بين روسيا وحملة ترامب أثناء انتخابات الرئاسة الأمريكية 2016. وانتهى تقرير المحقق الخاص إلى أن روسيا تدخلت في الانتخابات الأمريكية لصالح حملة ترامب، لكنه أشار إلى عدم وجود دليل على التآمر. وقال كريستوفر راي، مدير مكتب التحقيقات الفيدرالي، في وقت سابق إن المحاولات الروسية لنشر المعلومات المغلوطة على مواقع التواصل الاجتماعي "لم تتوقف أبدا"، لكنه أكد أن تلك المحاولات لم تعد تنتشر على نفس النطاق الذي كانت عليه وقت انتخابات 2016.
https://www.bbc.com/amharic/44896314
https://www.bbc.com/arabic/world-44895495
በሩሲያ በኩል እስካሁን ምንም የተባለ ነገር የለም ሳራ ሳንደርስ ጉብኝቱን በተመለከተ ንግግሮች መጀመራቸውንም ገልፀው ሁለቱ መሪዎች ከጥቂት ቀናት በፊት በፊንላንድ ሄልሲንኪ ተገናኝተው የተወያዩ ሲሆን የተወያዩባቸውን ዝርዝር ጉዳዮች ይፋ ሳያደርጉ ቀርተዋል። ሁለቱ መሪዎች መገናኘታቸውን ተከትሎ ትራምፕ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ የተናገሩት ነገር ውዝግብ አስነስቶ የነበረ ቢሆንም ሰውየው ግን በመጨረሻ ውይይቱ በስኬት መጠናቀቁን ተናግረዋል። ከዚያም በቀጣይ እንደገና እንደሚገኛኙ ቢያመለክቱም እስካሁን በሩሲያ በኩል ትራምፕና ፑቲን ዳግም ሊገናኙ ስለመሆኑ የተባለ ነገር የለም። የፑቲን 'አሜሪካን ጎብኙ' ግብዣን በተመለከተ የተለያዩ የአሜሪካ ባለሥልጣናት በተለያየ መልኩ ስሜታቸውን እየገለፁ ነው። የቀጥታ ስርጭት ቃለ ምልልስ ላይ ሳሉ ዜናውን የሰሙት የአሜሪካው ብሄራዊ ደህንነት ፎረም ዳይሬክተር ዳን ኮትስ "ነገሩ ልዩ ይሆናል"ሲሉ በመሳቅ ነበር መልስ የሰጡት። • ትራምፕ ከፑቲን ጋር በተያያዘ ወቀሳ እየዘነበባቸው ነው ጨምረውም አስተርጓሚዎቻቸው ብቻ በተገኙበት የትራምፕና የፑቲን ውይይት ምን እንደተወራ ምንም የሚያውቁት ነገር እንደሌለም ገልፀዋል። በአሜሪካ ምክር ቤት የዲሞክራቲክ ፓርቲ መሪ የሆኑት ቻክ ሹመር ሁለት ሰዓታት በወሰደው የትራምፕና የፑቲን ውይይት ምን እንደተወራ ትራምፕ እንዲናገሩ ጥሪ አስተላልፈዋል። "ምን እንደተነጋገሩ እስካላወቅን ድረስ ፕሬዝዳንት ትራምፕ አሜሪካ፣ ሩሲያም ይሁን ሌላ ቦታ እንደገና ከፑቲን ጋር ለብቻቸው ዳግም እንዲወያዩ መፈቀድ የለበትም" ብለዋል።
مسؤولون أمريكيون يطالبون ترامب بالكشف عما دار بينه وبين بوتين في اجتماعهما المغلق في هلسنكي وقالت سارة ساندرز في تغريدة إن المناقشات حول الزيارة كانت دائرة بالفعل. وكان ترامب قد رفض في وقت سابق اقتراحا من بوتين بالسماح لروسيا باستجواب المواطنين الأمريكيين. وعقد الزعيمان قمة في العاصمة الفنلندية هلسنكي، يوم الاثنين، لكن لم تظهر سوى تفاصيل قليلة عما ناقشاه خلالها. ولم تعلق روسيا على هذه الأنباء ولم يصدر من موسكو أي تصريح حول اجتماع ثان بين بوتين وترامب. بعد قمة هلسنكي: هل أصبح ترامب "في جيب بوتين"؟ ما يجب أن تعرفه عن قمة ترامب وبوتين ترامب يهاجم "كارهي" تحسين العلاقات مع روسيا واحتدم الجدل حول قمة هلسنكي، حيث اضطر ترامب إلى التراجع عن تصريحاته وتصحيح بعض مما قاله في المؤتمر الصحفي عقب القمة مع بوتين. لكن ترامب قال، يوم الخميس، إن اللقاء الأول كان "نجاحا كبيرا"، معربا عن تطلعه إلى اللقاء المقبل. مدير المخابرات الوطنية الأمريكي تفاجأ في لقاء على الهواء بسؤال عن دعوة ترامب لبوتين لزيارة أمريكا ما هو رد الفعل على زيارة بوتين المزمعة للولايات المتحدة؟ يبدو أن الإعلان جاء بمثابة مفاجأة لمدير الاستخبارات الأمريكي دان كوتس، الذي فوجئ بسؤال عن دعوة ترامب لبوتين لزيارةالولايات المتحدة أثناء مقابلة تليفزيونية مباشرة في منتدى أسبن للأمن، في ولاية كولورادو. ورد كوتس بابتسامة، وقال : "هذا سيكون أمرا استثنائيا". وأضاف أنه لم يكن يعرف بعد بما ناقشه ترامب وبوتين خلال لقائهما، الذي حضره المترجمون فقط. ودعا زعيم الديمقراطيين في مجلس الشيوخ الأمريكي تشاك شومر، ترامب بضرورة الكشف عما ناقشه مع بوتين. وقال في بيان "حتى نعرف ما حدث في الاجتماع الذي استغرق ساعتين في هلسنكي، يجب ألا يكون للرئيس لقاءات ومناقشات فردية مع بوتين. في الولايات المتحدة أو روسيا أو أي مكان آخر". بوتين طلب من ترامب استجواب مواطنين أمريكيين مقابل السماح بالتحقيق مع 12 مواطنا روسيا في أمريكا كيف رد ترامب على طلب لبوتين؟ الرئيس الأمريكي "رفض" اقتراح من بوتين بأن يسمح لروسيا باستجواب المواطنين الأمريكيين مقابل السماح لأمريكا باستجواب 12 روسيا على أراضيها تتهمهم الولايات المتحدة الأمريكية بالتدخل في الانتخابات الرئاسية الأمريكية. وكان البيت الأبيض قد قال، في وقت سابق، إنه سينظر في الاقتراح الروسي. وأثارت فكرة السماح لدولة أجنبية باستجواب المواطنين الأمريكيين غضب في الولايات المتحدة، وصوت مجلس الشيوخ الأمريكي ضد هذه الفكرة باغلبية ساحقة برفض 98 عضوا مقابل عدم موافقة أي عضو. وقال وزير الخارجية مايك بومبيو إن هذا "لن يحدث". وجاء طلب بوتين، بعد ان طلب منه ترامب في هلسنكي تسليم 12 عميلا للمخابرات الروسية وجهت إليهم اتهامات في الولايات المتحدة بقرصنة أجهزة الكمبيوتر التابعة للحزب الديمقراطي، وقال بوتين إنه سيحاول التوصل لاتفاق "وسط" مع الحكومة الأمريكية. وقال بوتين إن روسيا تريد استجواب الرعايا الأمريكيين الذين يتهمهم الكرملين بـ "أعمال غير قانونية". وقال نائب المدعي العام الأمريكي رود روزنشتاين، الذي أصدر، الأسبوع الماضي، لائحة الاتهام ضد 12 روسيا إن الولايات المتحدة ستسعى إلى تحذير الجمهور في المستقبل عندما تعتقد أن الدول الأجنبية تحاول التأثير في الانتخابات. مسؤولون أمريكيون اتهموا ترامب بالفشل في مواجهة بوتين وقال في منتدى أسبن للأمن :"إن جهد روسيا للتأثير على الانتخابات في 2016 هو مجرد شجرة واحدة في غابة متنامية". يأتي هذا فيما ترغب روسيا في استجواب مواطنين أمريكيين لهم علاقة بقضية الممول "بيل براودر"، وهو من أشد منتقدي بوتين الذي كان له دور أساسي في فرض الولايات المتحدة عقوبات على كبار المسؤولين الروس المتهمين بالفساد، عام 2012. وسخر براودر في تصريحات لبي بي سي، من موقف ترامب من روسيا وقال متهكما "سعيد لكون ترامب لن يسلمني إلى الرئيس بوتين"، وقال إنه كان على الزعيم الأمريكي رفض الفكرة على الفور. وكانت روسيا تسعى أيضا إلى مقابلة وسؤال مايكل ماكفول، وهو أحد منتقدي بوتين والذي كان سفيرا للولايات المتحدة في موسكو في عهد الرئيس باراك أوباما. ويعد السماح للمسؤولين الروس بمقابلة وسؤال السفير السابق ماكفول سيكون انتهاكا للتقليد القديم الذي يمنح الدبلوماسيون الأجانب حصانة قانونية. ماذا حدث أيضا بعد قمة ترامب - بوتين؟ ترامب يتراجع عن تصريحاته السابقة بشأن التدخل الروسي بعد لقائه مع فلاديمير بوتين، يواجه الرئيس ترامب اتهامات بأنه فشل في مواجهة الزعيم الروسي. واضطر ترامب للتراجع وتعديل بعض تصريحاته التي أدلى بها في مؤتمر صحفي عقب الاجتماع مع بوتين، حين قال إنه لا يرى أي سبب لتدخل روسيا في الانتخابات الأمريكية عام 2016، على الرغم من أن المعلومات الاستخبارية الأمريكية توصلت إلى ذلك. وفي حديثه إلى شبكة سي بي إس الإخبارية الأمريكية، يوم الأربعاء، قال ترامب إنه حمل بوتين مسؤولية شخصية عن التدخل في الانتخابات ، وأنه "قوي للغاية في حقيقة أننا لا نستطيع التدخل". ووصف بوتين القمة بأنها "ناجحة" لكنه حذر من أن "هناك قوى في الولايات المتحدة مستعدة للتضحية بإهمال بالعلاقات الروسية الأمريكية". ------------------------------ يمكنكم تسلم إشعارات بأهم الموضوعات بعد تحميل أحدث نسخة من تطبيق بي بي سي عربي على هاتفكم المحمول.
https://www.bbc.com/amharic/news-53499194
https://www.bbc.com/arabic/world-53499135
ቤጂንግ የአሜሪካ ውሳኔ “ፖለቲካዊ ፍላጎት የታየበት” ነው ብላለች። የአሜሪካ ስቴት ዲፓርትመንት ከዚህ ውሳኔ የተደረሰው “የአሜሪካን አዕምሯዊ ንብረት ለመጠበቅ ሲባል ነው” ብሏል። የቻይና የውጪ ጉዳይ መሥሪያ ቤት ቃል አቀባይ ዋንግ ዌንቢን በበኩላቸው አሜሪካ ቆንስላው እንዲዘጋ መወሰኗ “እጅጉን የሚያስቆጣ ነው፤ ለውሳኔው ትክክለኛነት መከራከሪያ ማቅረብ እንኳ አያስችልም” ብለዋል። አሜሪካ ቆንስላው እንዲዘጋ ስለመወሰኗ የተነገረው፤ ማንነታቸው ያልታወቁ ግለሰቦች በቆንስላው ቅጥር ግቢ ውስጥ ቆሻሻ መጣያ ቅርጫት ውስጥ ወረቀት ሲያቃጥሉ መታየታቸውን ተከትሎ ነው። በአሜሪካ እና ቻይና መካከል ያለው ውጥረት ከቅርብ ዓመታት ወዲህ እያየለ መጥቷል። የፕሬዝደንት ዶናልድ ትራምፕ አስተዳደር ከቤጂንግ መንግሥት ጋር በንግድ፣ በኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ እና በሆንግ ኮንግ ጉዳዮች በተደጋጋሚ ሲነታረክ ይስተዋላል። ትናንት ድግሞ ቻይና የኮቪድ-19 ክትባት ምርምር የሚያካሂዱ ቤተ ሙከራዎች ላይ ስለላ እያደረገች ነው ሲል የአሜሪካ የፍትህ ተቋም ከሷል። በኮሮናቫይረስ ላይ የሚደረግ ምርምርን ሰልለዋል የተባሉ ሁለት ቻይናውያን ላይም ክስ መስርቷል። በክሱ ላይ በስም የተጠቀሱት ሁለት ግለሰቦች በአሜሪካ ኩባንያዎች ላይ ስላላ ሲያካሂዱ፤ የቻይና መንግሥት የደህንነት ተቋም ድርጋፍ አድርጎላቸዋል ተብሏል። ቻይና በበኩሏ አሜሪካ ከመሰል ተግባሯ እንድትቆጠብ የጠየቀች ሲሆን፤ “ይህ ሳይሆን ቀርቶ አሜሪካ በዚህ መንገድ መቀጠልን የምትሻ ከሆነ፤ ቻይና ጠንካራ ምላሽ ትሰጣለች” ብላለች።
الإطفائيون استدعوا إلى القنصلية في أعقاب تصوير أشخاص يحرقون أوراقا في فنائها. وقالت وزارة الخارجية الأمريكية إن القرار اتُخذ بهدف حماية حقوق "الملكية الفكرية الأمريكية". لكن المتحدث باسم وزارة الخارجية الصينية، وانغ وينبين، قال إن هذه الخطوة "شائنة وغير مبررة". وصَدَر البيان الأمريكي في أعقاب تصوير أفراد مجهولين وهم يحرقون أوراقا في براميل قمامة في فناء مبنى القنصلية. ويتصاعد التوتر بين الولايات المتحدة والصين منذ فترة. وتصادمت إدارة الرئيس دونالد ترامب، بشكل متكرر، مع بكين بسبب قضايا تجارية وتفشي فيروس كورونا، إضافة إلى فرض الصين قانونا أمنيا جديدا مثيرا للجدل في شبه جزيرة هونغ كونغ. مواضيع قد تهمك نهاية واتهمت وزارة العدل الأمريكية، الثلاثاء، الصين برعاية قراصنة يستهدفون مختبرات تُطَوّر لقاحات لعلاج وباء كوفيد-19. ووجهت سلطات التحقيق الأمريكية لمواطنين صينيين تهم التجسس على شركات بحث أمريكية، والحصول على مساعدات من عملاء للحكومة الصينية للقيام بسرقات الكترونية أخرى. وحثت الصين الولايات المتحدة على إعادة النظر في قرارها، قائلة إنه في حال أصرت واشنطن على "المضي قدما في هذا الطريق الخاطئ، فإن الصين سترد باتخاذ إجراءات مضادة صارمة".
https://www.bbc.com/amharic/news-52384393
https://www.bbc.com/arabic/world-52398509
ግን ግን ከኮቪድ-19 ጨርሶ የሚፈውስ መድኃኒት ለማግኘት ምን ያህል ተቃርበናል? ከቫይረሱ የሚፈውስ መድኃኒት ለማግኘት ምን ተከናወነ? በመላው ዓለም የሚገኙ ተመራማሪዎች ከ150 በላይ የሆኑ የተለያዩ መድኃኒቶች ላይ እየተመራመሩ ሙከራዎችን እያከናወኑ ይገኛሉ። ምርምር እና ሙከራ እየተደረገባቸው የሚገኙት አብዛኞቹ መድኃኒቶች በገበያ ላይ ያሉ ወይም ከዚህ ቀደም የሚታወቁ ናቸው። ከበሽታው ሊፈውሱ የሚችሉት መድኃኒቶች ምን አይነት ሊሆኑ ይችላሉ? ከበሽታው ሊፈውሱ የሚችሉ መድኃኒቶችን ለማግኘት እየተደረገ ያለው ምርምር በሦስት ከፍሎ መመልከት ይቻላል። እነዚህም፤ 2. በሁለተኛ ደረጃ ደግሞ የሰውነትን በሽታን የመከላከል ሥርዓት ለኮሮናቫይረስ የተመጠነ ምላሽ እንዲሰጥ የሚያደርግ መድኃኒት ማግኘት ነው። ምክንያቱም የሰውነት የበሽታ መከላከል ሥርዓት፤ አካላችን በበሽታ ሲጠቃ ከመጠን በላይ ምላሽ ሲሰጥ ታማሚው በከፍተኛ ሁኔታ ስለሚታመም መድኃኒቱ ተዛማጅ ጉዳትን ለመቆጣጠር ይረዳል። 3. ሦስተኛው ደግሞ በላብራቶሪ የተዘጋጀ ወይም ከኮሮናቫይረስ ካገገሙ ሰዎች 'አንቲቦዲ' በመጠቀም ለኮቪድ-19 መላ መፈለግ የሚለው ነው። ኮቪድ-19ን ሊፈውስ ይችላል ተብሎ ተስፋ የተጣለበት መድሃኒት የቱ ነው? የዓለም ጤና ድርጅት ባልደረባ ዶ/ር ብሩስ አለዋርድ ከቻይና ጉብኘታቸው በኋላ ኮሮናቫይረስን ያድናሉ ተብለው ከተሞከሩ መድኃኒቶች መካከል ውጤታማ ስለመሆኑ ምልክት ያሳየው ሬምዴሲቪር (remdesivir) ብቻ ነው ብለዋል። ይህ መድኃኒት ከዚህ ቀደም ይውል የነበረው በኢቦላ የተያዘን ሰው ለማከም ነበር። መድኃኒቱ ከኢቦላ በተጨማሪ ሌሎች የኮሮናቫይረስ አይነቶችን ለማከም በእንስሳት ላይ ተሞክሮ አመርቂ ውጤት አሳይቷል። በዚህም ኮቪደ-19ን ሊያክም ይችላል የሚል ተስፋ ተጥሎበታል። አንድ ሾልኮ የወጣ መረጃ እንደጠቆመው በቺካጎ ዩኒቨርስቲ በተመራ የላብራቶሪ ሙከራ መድኃኒቱ በኮቪድ-19 የተያዘን ሰው ለማከም ውጤታማ መሆኑ ተደርሶበታል። ይህ መድኃኒት የዓለም ጤና ድርጅት በ'ሶሊዳሪቲ ትሪያል' ማዕቀፍ ውስጥ ከያዛቸው አራት መድኃኒቶች መካከል አንዱ ይህ ነው። የዚህ መድኃኒት አምራች የሆነው ጊሊድ የተሰኘው ተቋምም በመድኃኒቱ ላይ ምርምር እያካሄደ ይገኛል። የጸረ ኤችአይቪ መድሃኒቶች ኮሮናቫይረስን ሊያክሙ ይችላሉ? ሎፒናቪር (lopinavir) እና ሪቶናቪር (ritonavir) የተባሉ የጸረ ኤችአይቪ መድኃኒቶች በኮቪድ-19 የተያዘን ሰው ለማከም ይውላሉ የሚሉ መላምቶች በስፋት ቢኖሩም ለዚህ ማረጋገጫ አልተገኘም። በላብራቶሪ ደረጃ መድኃኒቶቹ ውጤታማ ስለመሆናቸው ማረጋገጫዎች ቢኖሩም በሰዎች ላይ የተደረጉ የሙከራ ውጤቶች ግን አጥጋቢ ሳይሆኑ ቀርተዋል። መድኃኒቶቹ በኮቪድ-19 ተይዘው በጠና ለታመሙ ሰዎች ቢሰጡም የመጨረሻ ውጤታቸው፤ ታማሚዎቹ ከበሽታው አላገገሙም፣ የሚሞቱ ሰዎች ቁጥርም አልቀነሰም አልያም በሰውነት ውስጥ የሚገኘው የቫይረስ መጠን አልቀነሰም። ጸረ-ወባ መድኃኒቶችስ ኮሮናቫይረስን መግታት ይቻላቸዋል? የጸረ-ወባ መድኃኒቶች የዓለም ጤና ድርጅት እና ዩናይትድ ኪንግደም የሚያደርጓቸው ምርምር አካል ናቸው። ክሎሮኪን እና ሃይድሮክሎሮኪን የተባሉ የጸረ-ወባ መድኃኒቶች ፕሬዝድነት ትራምፕ ኮቪድ-19ን ለማከም ሊውሉ እንደሚችሉ መጠቆማቸውን ተከትሎ መድኃኒቶቹን የመጠቀም ዝንባሌ በስፋት ተይቷል። ይሁን እንጂ መድኃኒቶቹ ከኮቪድ-19 ስለመፈወሳቸው ማረጋገጥ አልተቻለም። የዓለም ጤና ድርጅትም የመድኃኒቶቹ ውጤታማነት ላይ እስካሁን ማረጋገጫ አልተገኘም ብሏል። የበሽታ መከላከል አቅምን ከፍ የሚያደርጉ መድኃኒቶችስ? የሰውነት የበሽታ መከላከል ሥርዓት ቫይረሱን ለመዋጋት ከተገቢው በላይ ምላሽ ከሰጠ፤ ሰውነታችን ይቆጣል። ኮቪድ-19ን ለመከላከል የሰውነት የበሽታ መከላከል ሥርዓት ላይ መመርኮዝ ጠቃሚ ቢሆም፤ ይህን ሥርዓት ከተገቢው በላይ ከፍ ማድረግ ግን አደጋ ሊያስከትል ይችላል። የዓለም ጤና ድርጅት እያከናወነ ያለው 'ሶሊዳሪቲ' የተባለው ሙከራ 'ኢንፌርኖ ቤታ' የሚባል ኬሚካልን እየመረመረ ይገኛል። 'ኢንፌርኖ ቤታ' የንጥረ ነገሮች ስብሰብ ሲሆን ሰውነታችን በቫይረስ ሲጠቃ ቫይረሱን ለመከላከል በሰውነታችን ውስጥ ይለቀቃሉ። የሰውነት መቆጣትንም ይቀንሳሉ ተብሏል። ዩናትድ ኪንግደም ደግሞ የሰውነት መቆጣትን የሚቀንስ የመድኃኒት አይነትን እየመረመረች ትገኛለች። ከኮቪድ-19 ያገገሙ ሰዎች ደም በሽታውን ለማከም ይውል ይሆን? ከኮሮናቫይረስ ያገገሙ ሰዎች ቫይረሱን የሚዋጋ አንቲቦዲ ይኖራቸዋል። ሃሳቡ ከበሽታው ያገገመ ሰው አንቲቦዲ ያለበት ደም በመውሰድ በበሽታው የሚሰቃይን ሰው ለማከም ጥቅም ላይ ማዋል ነው። አሜሪካ እስካሁን 500 ሰዎችን በዚህ መንገድ እክማለች። ሌሎች አገራትም የአሜሪካንን ፈለግ እየተከተሉ ነው። መድኃኒት እስኪገኝ ምን ያክል ጊዜ እንጠብቅ? በቅርቡ ከኮቪድ-19 የሚፈውስ መድኃኒት መቼ ተግባር ላይ እንደሚውል እንሰማለን። ከዚያ በፊት ግን በቀጣይ ጥቂት ወራት የመድኃኒቶቹ ውጤታማነት ላይ የላብራቶሪ ግኝቶችን እንሰማለን። በትክክል መናገር የሚቻለው ግን ከክትባት ቀድሞ መድኃኒት ተግባር ላይ ይውላል። ለዚህ ምክንያቱ ደግሞ ተመራማሪዎች እና ዶከተሮች የሚመራመሩበት ወይም ለታማሚዎች የሚሰጡት የመድኃኒት አይነቶች ደህንነታቸው የተረጋገጠና ከዚህ ቀደም የሚታወቁ ወይም የነበሩ መድኃኒቶች በመሆናቸው ነው። ክትባት ለማግኘት ምርምር የሚያደርጉት ተመራማሪዎች ግን ሥራቸውን ከዜሮ ነው የጀመሩት፤ ይህም ምናልባት ወራትን ወይም ዓመታትን ሊጠይቅ ይችላል። አሁን በኮቪድ-19 የተያዙ ሰዎች የሚታከሙት በየትኛው መድኃኒት ነው? በኮሮናቫይረስ የተያዙ ሰዎች በአሁኑ ጊዜ በሽታው ካልጠናባቸው በቤት ውስጥ እራሳቸውን ለይተው በመቀመጥ እረፍት እንዲያደርጉ፣ የህመም ማስታገሻዎችንና በርከት ያለ ፈሳሽ እንዲወስዱ ይመከራል። በጽኑ የታመሙ ደግሞ በሆስፒታል አልጋ ላይ ሆነው ለመተንፈስ የሚያግዛቸው ቬንቲሌተር ተገጥሞላቸው እንደየ ሃገሩ መመሪያ መሠረት መድኃኒቶች ሊሰጣቸው ይችላል።
ما الجهود المبذولة حتى الان لاكتشاف علاجات للمرض؟ تُجرى بحوث في مختلف أنحاء العالم على أكثر من 150 عقار مقترح، مُعظمها أدوية موجودة سابقاً وتُجرَّب حاليا لمكافحة الفيروس. ما أنواع الأدوية التي قد تنفع في العلاج؟ ثمة ثلاثة مقتربات للعمل على انتاج علاجات للمرض يجري تمحيصها واختبارها على نطاق واسع: ما هو أكثر دواء واعد لمعالجة فيروس كورونا؟ قال الطبيب بروس أيلوارد، من منظمة الصحة العالمية، بعد زيارته للصين إن عقار "ريميدسيفير" هو الدواء الوحيد الذي أعطى إشارات على فعاليته. وكان هذا العقار المضاد للفيروسات قد صُمم بالأصل لعلاج مرض "إيبولا" ، لكن ثبتت فعاليته في علاج أمراض أخرى. مواضيع قد تهمك نهاية ومنذ ذلك الحين، ثبتت فعاليته في علاج أنواع أخرى من الأمراض الناجمة عن الفيروسات التاجية القاتلة؛ أمثال: متلازمة الجهاز التنفسي في الشرق الأوسط ومتلازمة الالتهاب الرئوي الحاد، في البحوث والتجارب التي أجريت على الحيوانات، وأدى ذلك إلى تعليق الآمال على قدرته على علاج مرض كوفيد – 19، أيضاً. وتشير النتائج المسربة من التجارب التي تقوم بها جامعة شيكاغو إلى أن العقار كان فعالا. وهو واحد من الأدوية الأربعة التي تُجرى اختبارات على فعاليتها ضمن تجربة منظمة الصحة العالمية "تضامن". وكذلك تُجرى الشركة المصنعة له ، "غيلياد ساينسز " الأمريكية، اختبارات أخرى في هذا الصدد. هل يمكن استخدام أدوية الإيدز في علاج كوفيد-19؟ جرى الكثير من النقاش عن فعالية نوعين من أدوية فيروس نقص المناعة المكتسبة " لوبينافير" و"ريتونافير"، في علاج مرض كوفيد -19، ولكن الأدلة على ذلك ليست كافية. ظلت معظم التجارب في حدود المختبرات ولم تجرب على البشر بعد وكانت هناك بعض الأدلة على فعاليتها في المختبرات، لكن الدراسات التي أجريت لتجريبها على البشر كانت مخيبة للآمال. لم يحسّن المركّب الدوائي من عملية الشفاء أو يقلل الوفيات أو يخفض من مستويات الفيروس في أجسام المرضى الذين يعانون من إصابات شديدة بكوفيد-19. وقد يرجع ذلك إلى أن التجارب أجريت على مرضى كانت حالاتهم خطيرة، (مات ما يقارب ربعهم)، وبالتالي يصعب أن يؤثر الدواء في علاجهم لأن مرضهم كان وصل إلى مرحلة متقدمة جداً. هل يمكن لأدوية الملاريا إيقاف الفيروس التاجي؟ يجري اختبار مدى فعالية أدوية الملاريا في هذا الصدد ضمن تجربتي منظمة الصحة العالمية "تضامن"، و"تعافي" البريطانية. وقد يكون لعقار الكلوروكوين وعقار آخر قريب منه هو هيدروكسي كلوروكين، خصائص مضادة للفيروسات ومهدئة لنظام المناعة. وقد سُلطت الأضواء على استخدام هذه العقارات كعلاجات محتملة لفيروس كورونا، ويرجع ذلك إلى حد كبير إلى تصريحات الرئيس الأمريكي دونالد ترامب في هذا الصدد، ولكن حتى الآن ليس ثمة سوى أدلة قليلة على فعاليتها. ويستخدم هيدروكسي كلوروكين أيضاً لعلاج التهاب المفاصل الروماتيزمي، لقدرته على تنظيم عمل جهاز المناعة. وأظهرت التجارب المختبرية، أنه يمكن أن يثبط عمل فيروس كورونا، وهناك بعض الأقاويل من بعض الأطباء تتحدث عن أنه مفيد في مساعدة المرضى. إلا أن منظمة الصحة العالمية تقول إنه لا يوجد دليل قاطع على فعاليته. ماذا عن أدوية المناعة؟ إذا كان رد فعل الجهاز المناعي شديدا في مواحهة الفيروس فقد يؤدي ذلك إلى التهاب في جميع أنحاء الجسم. ويعد هذا أمرا مفيدا في تحفيز وحشد قدرات الجهاز المناعي ضد الفيروس، ولكن إذا كان رد الجهاز المناعي مفرطا سيتسبب في أضرار جانبية في جميع أنحاء الجسم وقد تكون قاتلة. وتحاول تجربة "تضامن" اختبار فعالية عقار "إنترفيرون بيتا" الذي يستخدم لعلاج التصلب المتعدد (الذي يصيب والجهاز العصبي) ولتقليل الالتهاب. والإنترفيرون هي مجموعة من المواد الكيميائية التي يطلقها الجسم عند تعرضه لهجوم من فيروس. وتستكشف تجربة "تعافي" في المملكة المتحدة مدى فعالية عقار "ديكساميثازون"، وهو نوع من هرمون الستيرويد الذي يستخدم لتخفيف الالتهاب. هل يمكن أن يكون دم المريض المتعافي علاجا للمصابين بالفيروس؟ تتشكل لدى الأشخاص الذين تعافوا من كوفيد -19، أجسام مضادة في الدم يُمكنها مهاجمة الفيروس. والفكرة هنا هي أن ننقل بلازما الدم (الجزء الذي يحتوي على الأجسام المضادة) من المتعافين من المرض إلى المصابين به. لقد عالجت الولايات المتحدة فعلياً 500 مريض بما يعرف بـ "بلازما الشفاء"، وهناك دول أخرى تقوم بذلك أيضاً. كم من الوقت نحتاج للحصول على علاج؟ من المتوقع الحصول على نتائج التجارب في هذا الصدد في الأشهر القليلة المقبلة من السابق لأوانه معرفة متى يمكن أن يتوفر لدينا دواء لعلاج مرض فيروس كورونا، بيد أنه من المتوقع الحصول على نتائج التجارب في هذا الصدد في الأشهر القليلة المقبلة، وهذا توقيت أبكر بكثير من الوقت الذي سنعلم فيه مدى فعالية اللقاح ضد الفيروس (الذي يحمي من العدوى ولا يعد علاجا). ويرجع هذا التباين إلى أن الأطباء يقومون باختبار الأدوية التي تم تطويرها بالفعل والمعروفة بسلامتها بشكل يسمح باستخدامها، في حين يبدأ الباحثون في صنع اللقاحات من الصفر. وتجرى تجارب لاختبار فعالية بعض العقاقير التجريبية والجديدة كليا ضد الفيروسات التاجية في المختبر أيضاً، ولكنها ليست جاهزة بعد لاختبارها على البشر. لماذا نحتاج إلى علاج؟ إن السبب الأكثر وضوحاً للرغبة في تطوير علاج هو أنه سينقذ الأرواح، ولكنه قد يسمح أيضاً برفع بعض إجراءات الإغلاق. ويمكن القول مبدئيا أن الحصول على علاج فعال، سيجعل فيروس كورونا مرضاً معتدل التأثير. وإذا أسهم مثل هذا العلاج في إيقاف حاجة المرضى الذين ينقلون إلى المستشفيات إلى أجهزة التنفس الاصطناعية، فسيخفف ذلك من الضغط على وحدات العناية الفائقة في المستشفيات، وسينجم عن ذلك أيضا تخفيف القيود الصارمة المفروضة على حياة الناس جراء تفشي الفيروس. إذًا، كيف يعالج الأطباء المرضى الآن؟ إذا تعرضت للإصابة بفيروس كورونا، فستكون، على الأغلب، إصابة طفيفة كما هي الحال بالنسبة لمعظم الناس، ويمكن علاجها في المنزل بحبوب الباراسيتامول وشرب الكثير من السوائل والراحة في الفراش. لكن بعض الناس يحتاجون إلى علاج مكثف في المستشفى، والذي يتضمن تزويدهم بالأوكسجين عبر جهاز التنفس الاصطناعي.
https://www.bbc.com/amharic/news-51260529
https://www.bbc.com/arabic/sports-51259299
የ41 ዓመቱ ብራያንትና አብረውት የነበሩት ሰዎች ላይ አደጋው የደረሰው ሲጓዙበት የነበረው የግል ሄሊኮፕተር ከተከሰከሰ በኋላ በእሳት ተያይዞ ነው። የሎስ አንጀለስ ፖሊስ እንዳስታወቀው ከአደጋ በህይወት የተረፈ ሰው የለም። • የእግር ኳስ አፍቃሪዎች ለከባድ ጭንቀትና የልብ ህመም ተጋላጭ ናቸው ተባለ • የትራምፕን የክስ ሂደት በቀላሉ እንዲገነዘቡ የሚረዱ 5 ወሳኝ ጥያቄዎች • የአፍ ጭምብል ማጥለቅ ከቫይረስ ይታደገን ይሆን? ብራያንት ለታዋቂው ሎስ አንጀለስ ሌከርስ የቅርጫት ኳስ ቡድን በመጫወት አምስት ጊዜ ሻምፒዮን ለመሆን በመቻሉ በውድድሩ ታሪክ ውስጥም ታላላቅ ከሚባሉ ተጫዋቾች መካከል የሚጠቀስ ስፖርተኛ ነበር። በርካቶች በብራያንት ድንገተኛ ሞት ድንጋጤያቸውን እየገለጹ ሲሆን ታዋቂ ግለሰቦችን ሃዘናቸውን እየገለጹ ነው። የስፖርተኛው ሞት እንደተነገረም በመላው አሜሪካ በሚካሄዱ የቅርጫት ኳስ ውድድሮች ላይ ለብርያንት የህሊና ጸሎት ተደርጎለታል። የአሜሪካ የቅርጫት ኳስ ውድድር የበላይ አካል የሆነው ኤንቢኤ የብራያንትን ሞት ተከትሎ ባወጣው መግለጫ ማህበሩ በስፖርተኛውና በ13 ዓመት ታዳጊ ልጁ ሞት የተሰማውን ሃዘን ገልጿል። መግለጫው "ላለፉት 20 የውድድር ወቅቶች ኮቤ ተሰጥኦንና ለስፖርቱ ያለውን ሁሉ በማድረግ አሸናፊ መሆን እንደሚቻል አሳይቷል" ሲል ብራያንትን አስታውሶታል። ብራያንት ለ20 ዓመታት በዘለቀው የቅርጫት ኳስ ህይወቱ የተጫወተው ሎስ አንጀለስ ሌከርስ ለተባለው ቡድን ብቻ የነበረ ሲሆን ከአራት ዓመት በፊት መጫወት አቁሟል። በተለያዩ ጊዜያት በቅርጫት ኳስ ውድድር ባሳየው ችሎታው የኮከብነት ሽልማቶችን ያገኘ ሲሆን ሁለት ጊዜ በኦሊምፒክ ላይ ተሳትፎ የአሸናፊነትን ክብር ተጋርቷል። ብራያንት ከሁለት ዓመት በፊት 'ዲር ባስኬትቦል' በሚል ለቅርጫት ኳስ ስፖርት ያለውን ፍቅር በሚያሳየውና በእራሱ በተጻፈው አጭር ፊልም የኦስካር ሽልማትን ለማግኘት ችሎ ነበር። ኮቢ ብራያንት በአደጋው አብራው ህይወቷ ካለፈው ሴት ልጁ በተጨማሪ የሌሎች ሦስት ሴት ልጆች አባት ነው።
فاز كوبي براينت ببطولة الدوري الأمريكي لكرة السلة للمحترفين خمس مرات، كما فاز بجائزة أوسكار وكان براينت (41 عاما) مع ثمانية أشخاص آخرين، بينهم ابنته غيانا، على متن الطائرة الخاصة عندما هوت واشتعلت فيها النيران. وقالت الشرطة إنه لم يكن هناك ناجون في الحادث. وأفادت تقارير في وقت سابق بأن الطائرة كانت تقل خمسة أشخاص. وكان براينت، الذي فاز خمس مرات بدوري الرابطة الوطنية لكرة السلة (إن بي ايه)، يُعتبر على نطاق واسع من أعظم الرياضيين في تاريخ اللعبة. وانهالت التعازي في وفاة براينت من المشاهير واللاعبين، الذين أعرب كثير منهم عن الصدمة. مواضيع قد تهمك نهاية وفي مباريات كرة السلة في شتى أنحاء الولايات المتحدة، وقف الجميع دقيقة حدادا على روح براينت. كما خيمت وفاته على حفل توزيع جوائز غرامي الموسيقية، الذي أُقيم في ملعب فريقه السابق لوس أنجليس ليكرز، حيث أمضى مشواره الرياضي بالكامل. وقالت مقدمة الحفل أليشيا كيز "نشعر جميعا بحزن شديد في هذه اللحظة. ففي وقت سابق اليوم فقدت لوس أنجليس وأمريكا والعالم بطلا. نقف هنا مفطوري القلب حرفيا في البيت الذي بناه كوبي براينت". وأصدرت الرابطة الوطنية لكرة السلة بيانا نعت فيه براينت وابنته التي كانت تبلغ من العمر 13 عاما. ماذا نعرف عن الحادث؟ قالت الشرطة إن سجلات الطائرة تُظهر أنها كانت تقل تسعة أشخاص، وليس خمسة كما صرح مسؤولون في وقت سابق. وذكر بيان عن مدينة كالاباساس أنه "بحزن شديد علمنا بمقتل كوبي براينت". وأضاف البيان "سقطت الطائرة في حقل بعيد قبالة لاس فيرجنز، في حوالي الساعة 10:00 من صباح اليوم. لم يصب أحد على الأرض". وروى غيفين ماساك، الذي يعيش بالقرب من مكان الحادث، لشبكة سي بي إس نيوز عن اللحظة التي تحطمت فيها المروحية. وقال "لم يكن يشبه تماما صوت الانفجار، لكنه كان يشبه صوت دوي مرتفع. ذهبت إلى الداخل وأخبرت والدي بما كان يحدث، ثم رأيت دخانا على التل، لكن الأمر لم يكن مثل سحابة سوداء كبيرة من الدخان، لقد كان فقط رماديا". وقال شهود عيان آخرون إنهم سمعوا صوت محرك المروحية ينفجر قبل سقوطها. وبثت الشرطة صورا من مكان الحادث، تُظهر شاحنة إطفاء ودخانا يتصاعد فوق تلال. وحددت إدارة الطيران الفيدرالية الأمريكية هوية المروحية، التي تحطمت، بأنها من طراز Sikorsky S-76B. وقالت إنها تحقق في الحادث، إلى جانب المجلس الوطني لسلامة النقل. من هو براينت؟ لعب براينت طوال مسيرته، التي بلغت 20 عاما، مع فريق لوس أنجيليس ليكرز لعب براينت طوال مسيرته، التي بلغت 20 عاما، مع فريق لوس أنجليس ليكرز. وقد اعتزل اللعب في أبريل/ نيسان عام 2016. وتشمل إنجازاته الفوز بلقب أفضل لاعب في الدوري الأمريكي للمحترفين لعام 2008، وأفضل لاعب لمرتين في نهائيات الدوري، كما كان هداف الدوري لمرتين وبطلا أولمبيا مرتين. واشتهر كوبي بتسجيل 81 نقطة، أثناء مباراة أمام فريق تورونتو رابتورز في عام 2006، وهو ثاني أكبر عدد من النقاط يحرزه لاعب واحد في مباراة، في تاريخ الرابطة الوطنية لكرة السلة. وقد فاز بجائزة الأوسكار لأفضل فيلم رسوم متحركة قصير في عام 2018، عن فيلم (عزيزتي كرة السلة) Dear Basketball، وهو فيلم مدته خمس دقائق قائم على رسالة حب إلى الرياضة، كتبها في عام 2015. وبالإضافة إلى ابنته غيانا، لدى براينت من زوجته فانيسا ثلاث بنات أخريات، هن: ناتاليا، وبيانكا، وكابري. واتهم براينت بالاعتداء جنسي في عام 2003، من قبل امرأة تبلغ من العمر 19 عاما، تعمل في منتجع بولاية كولورادو. ونفى براينت هذا الادعاء، قائلا إن الاثنين مارسا الجنس بالتراضي، ثم سقطت القضية بعد رفض مقدمة البلاغ الإدلاء بشهادتها أمام المحكمة. واعتذر براينت في وقت لاحق، قائلا إنه أدرك أنها "لم ولا تنظر إلى هذا الحادث بنفس الطريقة التي رآه هو بها". وتم تسوية دعوى مدنية لاحقة خارج المحكمة. ماذا كانت ردود الفعل؟ توالت التعازي عبر وسائل التواصل الاجتماعي، بعد نبأ الحادث. وقال شاكيل أونيل، الذي لعب إلى جانب براينت في فريق ليكرز بين عامي 1996 و2004، إنه "لا توجد كلمات تعبر عن الألم الذي أشعر به". وكتب عبر تطبيق إنستغرام إلى جانب صورة للرجلين في زي فريق ليكرز: "أحبك وسوف أفتقدك". وقال ديرون ويليامز، الذي فاز بذهبية أولمبية إلى جانب براينت، إنه لا يجد الكلمات المناسبة للتعبير. ووصف براينت بأنه "أعظم منافس واجهته ولعبت معه". وقال لاعب كرة السلة السابق، توني باركر، إنه "مفطور القلب". وكتب الرئيس الأمريكي دونالد ترامب إنه "خبر مفزع". ووصف الرئيس الأمريكي السابق، باراك أوباما، براينت بأنه كان "أسطورة في الملعب"، معربا عن حزنه لوفاته. وكتب مهاجم مانشستر سيتي، رحيم سترلينغ "أرقد في سلام أيها الأسطورة"، وذلك في تغريدة مصحوبة بصورة بالأبيض والأسود للنجم الراحل. وقالت نجمة البوب، ماريا كاري، إنها في حالة صدمة. وتجمع مشجعون عند نصب تذكاري مؤقت لبراينت، أمام ساحة مركز ستابلز للرياضة والترفيه في لوس أنجليس، حيث وضعوا الزهور وكرات السلة تأبينا للنجم الراحل.
https://www.bbc.com/amharic/news-53525201
https://www.bbc.com/arabic/world-53542359
ሰሜን ኮሪያ ውስጥ ሰው በሚሰበሰብባቸው ቦታዎች ጭምብል ማድረግ ግዴታ ነው የአገሪቱ መንግሥት የዜና አገልግሎት እንደዘገበው በሽታው እንዳለበት የተጠረጠረው ግለሰብ ከሦስት ዓመት በፊት ወደ ደቡብ ኮሪያ ከድቶ ሄዶ የነበረ ሲሆን በቅርቡ በድንበር በኩል ወደ ሰሜን ኮሪያ ከተመለሰ በኋላ የወረርሽኙ ምልክቶች ታይተውበታል። ይህንንም ተከትሎ የአገሪቱ መሪ ኪም ጆንግ-ኡን ከፍተኛ በለስልጣኖቻቸውን ሰብስበው ከደቡብ ኮሪያ ጋር በምትዋሰነው የድንብር ከተማዋ ኬሶንግ ላይ የእንቅስቃሴ ገደብ እንዲጣል ተደርጓል። ለመረጃ ዝግ የሆነችው ሰሜን ቀደም ሲል በኮሮናቫይረስ የተያዘ ሰው እንደሌለባት ስታሳውቅ ብትቆይም፤ ተንታኞች ግን ሊሆን አይችልም ሲሉ ቆይተዋል። "በኬሶንግ ከተማ ድንገተኛ ነገር ተከስቷል፤ ከሦስት ዓመት በፊት ወደ ደቡብ ኮሪያ ኮብልሎ የነበረ ግለሰብ በሕገ ወጥ መንገድ ድንበር ተሻግሮ ወደ አገሪቱ ከገባ በኋላ ቫይረሱ እንዳለበት ተጠርጥሯል" ሲል የየአገሪቱ ዜና ወኪል ኬሲኤንኤ ዘግቧል። ትናንት ቅዳሜ በተካሄደው የአገሪቱ ከፍተኛ ባለስልጣናት አስቸኳይ ስብሰባ መሪው ኪም ጆንግ-ኡን የቫይረሱን ስርጭት ለመቆጣጠር "ከፍተኛ የአስቸኳይ ጊዜ ሥርዓት" እንዲዘረጋ አዘዋል። በተጨማሪም ዜና ወኪሉ እንደዘገበው መሪው ኪም ጆንግ-ኡን በበሽታው የተጠረጠረው ግለሰብ በከፍተኛ ጥበቃ ስር ባለው የድንበር አካባቢ ከደቡብ ወደ ሰሜን ኮሪያ እንዴት አልፎ ሊገባ እንደቻለ እንዲመረመር ያዘዙ ሲሆን፤ ተጠያቂ የሚሆኑ ሰዎች ላይ "ከባድ የቅጣት እርምጃ" እንዲወሰድባቸው አዘዋል። ነገር ግን ደቡብ ኮሪያ በተመሳሳይ ጊዜ ምንም አይነት ሕገ ወጥ የድንበር ማቋረጥ ክስተት እንዳልነበረ አሳውቃለች። ከስድስት ወራት በፊት ቫይረሱ በዓለም ዙሪያ መስፋፋት በጀመረበት ጊዜ ሰሜን ኮሪያ ድንበሮቿን ዘግታ በሺህዎች የሚቆጠሩ ሰዎችን ወደ ለይቶ ማቆያ ውስጥ አስገብታለች። በዚህ ወር መጀመሪያ ገደማ ላይ መሪው ኪም ጆንግ-ኡን አገራቸው በኮሮናቫይረስ ላይ "አንጸባራቂ ስኬት" እንደተቀዳጀች አሳውቀው ነበር።
أغلقت كوريا الشمالية حدودها وعزلت آلاف الأشخاص منذ ستة أشهر وقالت وكالة الأنباء المركزية الرسمية إن شخصا انشق وسافر إلى كوريا الجنوبية قبل ثلاث سنوات عاد الأسبوع الماضي ويعاني من أعراض "كوفيد 19". وعقد الزعيم كيم جونغ أون اجتماعا طارئا مع كبار المسؤولين، وفرض الإغلاق العام في مدينة كايسونغ الحدودية. وكانت كوريا الشمالية قد قالت في وقت سابق إنه لا توجد إصابات بـ"كوفيد-19"، لكن محللين يقولون إن ذلك غير مرجح. وقالت وكالة الأنباء المركزية: "وقع حدثٌ طارئ في مدينة كايسونغ حيث أن أحد الفارّين الذي كان قد ذهب الى الجنوب قبل ثلاث سنوات، عاد يوم 19 تموز/ يوليو بعد عبور خط ترسيم الحدود بطريقة غير شرعية ويشتبه في إصابته بالفيروس الخبيث". مواضيع قد تهمك نهاية وفي اجتماع المكتب السياسي يوم السبت، أمر كيم بفرض "نظام الطوارئ الأقصى" لاحتواء الفيروس. وأضافت وكالة الأنباء الرسمية أن كيم بدأ أيضاً تحقيقا في كيفية تمكن الشخص من عبور الحدود، محذرا المسؤولين من إمكانية تطبيق "عقوبة مشددة". وأغلقت كوريا الشمالية حدودها وعزلت آلاف الأشخاص منذ ستة أشهر، حين بدأ انتشار الفيروس في العالم. وفي وقت سابق من هذا الشهر، أشاد كيم بـ"النجاح المشرق" لبلاده في التعامل مع فيروس "كوفيد-19".
https://www.bbc.com/amharic/news-49148614
https://www.bbc.com/arabic/world-49148118
ከሟቾቹ መካከል የስድስት ዓመቱ ታዳጊ ስቴፈን ሮሜሮ ይገኝበታል። በፌስቲቫሉ በመጠናቀቂያ ላይ አንድ ታጣቂ ተኩሶ ከፍቶ ሰዎቹን ገድሏል ተብሏል። ከሟቾቹ መካከል የስድስት ዓመቱ ታዳጊ ስቴፈን ሮሜሮ የሚገኝበት ሲሆን እናቱ እና አያቱ በጥቃቱ ጉዳት ደርሶባቸዋል። የስቴፈን አባት ሜርኩሪ ኒውስ ለተሰኘ መገናኛ ብዙሃን ሲናገር፤ ጥቃቱ ሲፈጸም እሱ ከ9 ዓመት ሴት ልጁ ጋር በመኖሪያ ቤቱ እንደነበረ እና ባለቤቱ በከፍተኛ ድንጋጤ ውስጥ ሆና እየተፈጸመ ያለውን ነገር በስልክ እንደነገረችው ያስታውሳል። "ልጃችን ከጀርባ በኩል በጥይት እንደተመታ ነገረችኝ" ሲል ተናግሯል። ጥቃት አድራሹ ከፖሊስ ጋር የተኩስ ልውውጥ ካደረገ በኋላ መገደሉ ይፋ ተደርጓል። የጥቃት አድራሹ ማንነት እስካሁን ይፋ ባይደረግም፤ በሰላሳዎቹ አጋማሽ እድሜ የሚገኝ ነጭ ግለሰብ ሲተኩስ እንዳየች ጁሊሳ ኮንትሪራስ የተባለች የአይን እማኝ ለኤንቢሲ ተናግራለች። ሌሎች የዓይን እማኞች እንዳሉት ተኳሹ የወታደር ልብስ ለብሶ ነበር ብለዋል። ፖሊስ ጥቆማው እንደደረሰን ከአንድ ደቂቃ ባነሰ ሰዓት በቦታው ደርሻለሁ ያለ ሲሆን፤ ከተኳሹ በተጨማሪ በጥቃቱ ላይ ረዳት ሆኖ የተሳተፈ ግለሰብ ስለመኖሩ መረጃው አለኝ ብሏል። •የጠቅላይ ሚኒስትሩ 200 ሚሊዮን ችግኞች •"ኦሮሞ እና ማዳጋስካርን የሚያገናኝ ፖለቲካ እንዳለ አላውቅም" የትነበርሽ ንጉሤ በማህበራዊ ሚዲያ ላይ በተሰራጨ አንድ ቪዲዮም የፌስቲቫሉ ታዳሚዎች ሲሯሯጡ ታይቷል። "ምን እየተካሄደ ነው? እንዴት የምግብ ፌስቲቫል ላይ ሰው ይተኩሳል?" የምትልም ሴት ድምፅ በቪዲዮው ላይ ተሰምቷል። •ሴት አስገድዳ ከወንድ ጋር ወሲብ ብትፈጽም፤ አስገድዶ መድፈር ይባላል? የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ሰዎች እንዲጠነቀቁ በትዊተር ገፃቸው መልእክት አስተላልፈዋል። የግሎሪ ከተማ አስተዳደር ዲዮን ብራኮ ለአሜሪካ ሚዲያ እንዳሳወቁት ሶስቱ ግለሰቦች መሞታቸውን ነው። አስራ አንዱ ግለሰቦች ደግሞ በአስጊ ሁኔታ ላይ መሆናቸውንና በህክምናም ላይ እንደሚገኙ የሳንታ ክላራ የጤና ማዕከል ቃለ አቀባይ አስታውቀዋል።
لحظة إطلاق نار في مهرجان للطعام في أمريكا وقتلت الشرطة مسلحا، ولكن لم يتضح إذا ما كان مسلح آخر ما زال هاربا. وكان مهرجان "غيلروي غارليك" على وشك الانتهاء مساء الأحد. عندما وقع إطلاق النار في الموقع الذي يقام فيه المهرجان. وقالت جوليسا كونتريراس، شاهدة عيان، لشبكة إن بي سي إن "رجلا أبيض في أوائل أو منتصف الثلاثينيات من العمر أطلق الرصاص من بندقية". وأظهر فيديو نشر على وسائل التواصل الاجتماعي أناسا يفرون من المهرجان، المقام على بعد 48 كيلومترا جنوب مدينة سان خوسيه. وقال غافين نيوسام، حاكم كاليفورنيا في تغريدة "إنه أمر مروع". وكتب الرئيس الأمريكي دونالد ترامب تغريدة على موقع تويتر بشأن إطلاق النار، وحث الناس على "توخي الحذر والسلامة". وقال متحدث باسم الجهاز الطبي في منطقة وادي سانتا كلارا إن 11 شخصا، بعضهم في حالة حرجة، يعالجون من إصابات. وقالت شبكة سي إن إن مركز مقاطعة سانتا كلارا الطبي استقبل حتى الآن خمسة ضحايا وإن مصابين يعالجان في المركز الطبي في جامعة ستانفورد. وقد استقبل المركز الطبي لمقاطعة سانتا كلارا مصابين اثنين حتى الآن، وفقا لقناة سي بي إس. طوقت سيارات الشرطة موقع إقامة المهرجان وقالت كونتريراس: "كان إطلاق نار سريعا للغاية. رأيته يطلق النار في كل اتجاه. لم يكن يستهدف أي شخص على وجه التحديد". "لقد كان يطلق الرصاص من اليسار إلى اليمين، ومن اليمين إلى اليسار. كان بالتأكيد مستعدا لما يفعل". وقال مايكل باز، 72 عاما، وهو بائع قبعات في المهرجان، لصحيفة سان فرانسيسكو كرونيكال، إنه رأي مسلحا يحمل بندقية آلية. وقال باز "جاء مستعدا لإطلاق النار لأنه كان يرتدي سترة واقية من الرصاص. كان يطلق النار يمينا ويسارا دون هدف محدد". وأضاف باز إن الحضور في المهرجان انطرحوا أرضا عند مطاردة الشرطة للمسلح وإطلاق النار. وقالت إيفني رييس، البالغة من العمر 13 عاما، لوسائل إعلام محلية: "كنا نغادر وشاهدنا شابا يربط ساقه بمنديل كبير، لأنه أصيب بالرصاص". ويقام مهرجان "غيلروي غارليك" سنويا منذ عام 1979. ويحظر متنزه "كريسماس هيل بارك"، الذي يقام فيه المهرجان، دخول الأسلحة من أي نوع، وفقا للموقع الإلكتروني للمهرجان.
https://www.bbc.com/amharic/news-52000936
https://www.bbc.com/arabic/world-51999646
በርሊን ቻንስለሯ አንጌላ ሜርኬል ትናንት ባስተላለፉት መልዕክት የቫይረሱን ስርጭት ለመግታት "የራሳችን ባህሪ ከሁሉም ነገር የበለጠ ውጤታማ ነው" ብለዋል። ጀርመን የውበት ሳሎኖችንና ሌሎች ብዙም አሰስፈላጊ ያልሆኑ የተባሉ ሱቆችን ቀደም ብላ ዘጋግታለች። ከሁለት ሰው በላይ መሰባሰብን የሚከለክለው ጠንከር ያለው እገዳ ከተላለፈ ከጥቂት ቆይታ በኋላ የመራሄተ መንግሥቷ ጽህፈት ቤት ቻንስለሯ ራሳቸውን ለይተው እንዳሉ አስታውቋል። ባለፈው አርብ ቻንስለር አንጌላ ሜርኬልን የሕክምና ምርመራ ያደረገላቸው ሃኪም በቫይረሱ መያዙ ተረጋግጧል። ቃል አቀባዩ እንዳስታወቁት የ65 ዓመቷ ቻንስለር በቀጣዮቹ ቀናት ተከታታይ ምርመራዎች እየተደረጉላቸው ከቤት ሆነው ሥራቸውን የሚሰሩ ይሆናል። የአውሮፓ ግዙፍ ምጣኔ ሃብት ባለቤት የሆነችው ጀርመን እስካሁን 18 ሺህ 610 የሚሆኑት ዜጎቿ በቫይረሱ የተያዙ ሲሆን 55 ዜጎቿ ደግሞ ለህልፈተ ሕይወት ተዳርገዋል። ሰዎች አንድ መኖሪያ ቤት ውስጥ በጋራ የሚኖሩ ቤተሰብ ካልሆኑ ወይም ደግሞ የሥራ ጉዳይ አገናኝቷቸው ካልሆነ በስተቀር ሦስት ወይም ከዚያ በላይ ሆኖ መሰባሰብ ፈጽሞ የተከለከለ ነው። ይህን መመሪያ ተላልፎ በተገኘ ግለሰብ ላይም ፖሊስ አሰፈላጊውን እርምጃና ቅጣት እንዲወስድ ትዕዛዝ ተሰጥቶታል። ምግብ ቤቶች ክፍት የተደረጉ ሲሆን፤ ምግብ ይዞ መሄድ እንጅ እዚያው መመገብ አይፈቀድም። በሁሉም የጀርመን ግዛቶች ሁሉም ክልከላዎች የሚተገበሩ ሲሆን እገዳው ለሚቀጥሉት ሁለት ሳምንታት ይቆያልም ተብለሏል። "ዋናው ዓላማችን ቫይረሱን ለመከላከል ጊዜ ለማግኝት ነው" ያሉት ቻንስለር ሜርኬል "ሰዎች ከራሳችን ቤት ውጭ ያለን ንክኪ ሙሉ በሙሉ ማስቀረትና ከሰው ጋር ያላቸውን ማኅበራዊ እርቀትም በአንድ ነጥብ አምስት ሜትር መገደብ አለባቸው" በማለት አሳስበዋል።
ذهب الكثير من الناس إلى الحدائق والأماكن العامة الأخرى في ألمانيا يوم الأحد وقالت المستشارة أنجيلا ميركل في خطاب متلفز إن "سلوكنا" كان "الطريقة الأكثر فعالية" في كبح معدل الإصابة. وتتضمن الإجراءات إغلاق مراكز الحلاقة، والتجميل والتدليك. كما تم إغلاق متاجر أخرى غير ضرورية سابقاً. وبعد ذلك بوقت قصير، قال مكتب ميركل إنها ستعزل نفسها. وجاءت نتائج فحوصات الإصابة بفيروس كورونا إيجابية للطبيب الذي قام بتطعيم ميركل يوم الجمعة ضد الجرثومة العقدية الرئوية، وهي بكتيريا تسبب الالتهاب الرئوي. مواضيع قد تهمك نهاية وستخضع المستشارة البالغة 65 عاماً، لفحوصات دورية في الأيام القادمة وستعمل من المنزل، وفق ما قال المتحدث باسمها. وأكدت ألمانيا، أكبر اقتصاد في أوروبا، حتى الآن 18,610 حالة إصابة، و55 حالة وفاة بسبب مرض "كوفيد -19"، الذي يسببه فيروس كورونا. ماذا أعلنت ألمانيا؟ لن يُسمح بالتجمع لمجموعة من ثلاثة أفراد أو أكثر في الأماكن العامة، إلا إذا كانوا يعيشون معاً في المنزل نفسه، أو إذا كان التجمع مرتبطاً بالعمل. وستراقب الشرطة وتعاقب أي شخص يخالف القواعد الجديدة. وسيسمح الآن للمطاعم فقط بفتح أبوابها لخدمة الوجبات الجاهزة، بينما تنطبق جميع القيود على كل المقاطعات الألمانية، وستكون سارية على الأقل خلال الأسبوعين المقبلين. وقالت ميركل: "الهدف الكبير هو كسب الوقت في مواجهة الفيروس"، وحثت المواطنين على الحفاظ على أدنى حد ممكن من التواصل خارج منازلهم، وضمان مسافة لا تقل عن 1.5 متر بين الشخص والآخر، في الأماكن العامة. ماذا يحدث في أماكن أخرى في أوروبا؟ وسجلت إيطاليا، الدولة الأوروبية الأكثر تضرراً، 651 حالة وفاة جديدة يوم الأحد، ليرتفع العدد الإجمالي إلى 5476، وفقاً للحكومة. وهذا الرقم هو ثاني أسوأ مجموع يومي، إلا أنه أقل من الرقم المعلن في اليوم السابق. وارتفع عدد حالات الإصابة المؤكدة في البلاد - حيث ظل الناس محجوزين إلى حد كبير في منازلهم لمدة أسبوعين - من 53,578 إلى 59,138، وهو أدنى ارتفاع من حيث النسبة المئوية منذ بدء تفشي المرض في البلاد. وفي وقت سابق، قال الرئيس سيرجيو ماتاريلا إنه يأمل أن يتعلم العالم من مشاكل إيطاليا. ولفت إلى أن المواطنين في أنحاء الاتحاد الأوروبي بحاجة إلى الشعور بأن الاتحاد يتخذ إجراءات ملموسة لمكافحة الفيروس. وفي الوقت نفسه، سجلت إسبانيا أسوأ أرقامها حتى الآن، بعد وفاة 394 شخصاً في يوم واحد، ليصل المجموع الوطني إلى 1720 شخصاً. وقال مسؤولون إن عدد الحالات المسجلة اليومية الجديدة، كما في إيطاليا، انخفض أيضاً بين السبت والأحد. إيطاليا هي الدولة الأوروبية الأكثر تضرراً من تفشي فيروس كورونا وتسعى الحكومة إلى تمديد حالة الطوارئ حتى 11 أبريل/نيسان، وهي خطوة يجب أن يوافق عليها البرلمان. وكان الإجراء الذي بدأ تنفيذه في 14 مارس/آذار يمنع الناس من جميع التنقلات الأساسية. وقال رئيس الوزراء بيدرو سانشيز "نحن في حرب"، وذلك بعد يوم من تحذيره من أن "الأسوأ لم يأت بعد". كما أعلنت الحكومة أيضاً يوم الأحد أنها ستقيد الدخول إلى الموانئ البحرية والمطارات لمعظم الأجانب خلال الثلاثين يوماً القادمة. وفي تطورات أخرى، دعا رئيس الوزراء البريطاني بوريس جونسون الناس إلى اتباع إرشادات الحكومة الخاصة بالبقاء في المنازل، وإلا سيتم تطبيق قيود أكثر صرامة، حيث بلغ عدد الوفيات 281 حالة وسجلت فرنسا 112 حالة وفاة جديدة، ليصل عدد الوفيات هناك إلى 674. كما أبلغت هولندا واليونان عن ارتفاع في عدد الوفيات والحالات. وفي الولايات المتحدة، حذّر عمدة مدينة نيويورك بيل دي بلاسيو من أن التفشي سيزداد سوءاً، مع تزايد الضرر بسبب النقص الواسع النطاق في المعدات الطبية الرئيسية. وهناك الآن 31057 حالة مؤكدة بالإصابة، و390 حالة وفاة في جميع أنحاء البلاد. ووفقاً لإحصاءات جامعة جونز هوبكنز، تم تأكيد أكثر من 310,000 حالة إصابة بفيروس كورونا في جميع أنحاء العالم، مع حوالى 13 ألف حالة وفاة، بينما تعافى أكثر من 93 ألف شخص.
https://www.bbc.com/amharic/news-51993760
https://www.bbc.com/arabic/world-51989793
ብዙዎችም ራሳቸውን ለይተው ተቀምጠዋል፤ በዓለም አቀፍ ደረጃ በረራዎች በስፋት እየተሰረዙ፣ በሚሊዮን የሚቆጠሩም ሠራተኞች ከቤታቸው እየሰሩ ነው። ነገር ግን በዚህ ሁሉ ጭንቅ ውስጥ ተስፋ የሚሰጡ ነገሮች አልታጡም። 1.የአየር ብክለት መቀነስ አገራት እንቅስቃሴዎችን ሲገቱ የአየር ብክለ በከፍተኛ መጠን መቀነሱ እየተገለፀ ነው። በቻይናም ሆነ በሰሜናዊ ጣልያን አየርን በከፍተኛ ደረጃ የሚበክለው ናይትሮጅን ዳይኦክሳይድ በጣም ቀንሷል። ይህ የሆነው የኢንዱስትሪዎች እንቅስቃሴ በኮሮናቫይረስ ምክንያት በመገታቱ ነው። ኒውዮርክ የሚገኙ አጥኚዎች ለቢቢሲ እንደገለፁት ካለፈው ዓመት ጋር ሲነፃፀር በተለይም ከመኪናዎች ሚወጣው ካርቦን ሞኖክሳይድ በ50 በመቶ ቀንሰሷል። 2.የመተላለፊያዎች ከሰዎች ጭንቅንቅ ነፃ መሆን የባህር ላይ ጉዞዎች በመቀነሳቸውም ውሃዎች ንፁህ እየሆኑ መምጣታቸው ሲነገር በጣልያኗ ቬኒስ ከተማ የሚያቋርጠው ውሃም ይህው ለውጥ እንደታየበት ነዋሪዎች ገልፀዋል። ይህ የሆነው ለወትሮው በቱሪስቶች በሚጨናነቁት የሰሜናዊ ጣልያን ጎዳናዎች ኦና በመሆናቸው ዝቃጮች በመቀነሳቸው ነው። የወሃው አካላት ንጹህ እየሆኑ መምጣት ውሃ ውስጥ የሚንቀሳቀሱ አሳዎችን በግልፅ ማየት ማስቻሉም እየተገለፀ ነው። 3.የደግነት ተግባራት ምንም እንኳ የቫይረሱ ስርጭትን እየጨመረ መሆኑን ተከትሎ የጥድፊያና የድንጋጤ ግብይቶች ብዙዎችን ላላስፈላጊ ንግግርና ብሎም ድብድብ ቢጋብዝም ኮሮናቫይረስ ዓለም ላይ ደግነትን በስፋት ቀስቅሷል ማለት ይቻላል። ሁለት የኒውዮርክ ነዋሪዎች በ72 ሰዓታት ውስጥ ብቻ አስፈላጊ የፍጆታ እቃዎችን እንዲሁም መድሃኒቶችን ለአዛውንቶችና ለሌሎች ተጋላጭ ለሆኑ ሰዎች በፍቃደኝነት የሚያደርሱ 1300 በጎ ፍቃደኞችን ማሰባሰብ ችለዋል። ፌስቡክ እንዳለው በመቶ ሺህዎች የሚቆጠሩ ሰዎች በእንግሊዝ ውስጥ ከኮሮናቫይረስ ጋር በተያያዘ በሚደረገው የበጎ አድራጎት ተግባራት ላይ በፈቃደኝነት ለማገልገል ዝግጁ ሆነዋል። ተመሳሳይም በጎ ፍቃደኞች ካናዳ ውስጥ ሌሎችን ለመርዳት የሚኣስችላቸውን ቡድን መመስረታቸው ተገልጿል። የአውስትራሊያ ሱፐርማርኬቶች "የአዛውነቶች ሰዓት" በማለት አዛውነቶችና አካል ጉዳተኞች ያለምንም ግፊያና ግርግር የሚፈልጉትን መሸመት የሚችሉበትን ሁኔታ አመቻችተዋል። በሌላ መልኩ ደግሞ ብዙ ሰዎች ገንዘብ እየለገሱ ነው፤ በተጨማሪም ራሳቸውን አግልለው ለሚገኙ ሰዎች የሞራል ድጋፍ እያደረጉና ሃሳብ እየሰጡ ነው። የተጠቀሱት አይነት የበጎ አድራጎት ሥራዎችና ድጋፎች ኢትዮጵያ ውስጥም በስፋት እየተስተዋሉ ነው። 4.በአንድነት መቆም በሥራና በሌሎች ኃላፊነቶች ምክንያት በዙሪያችን ካሉ ሰዎች ጋር መራራቅ የዘመኑ ኑሮ ሁነኛ መገለጫ ነው። አሁን ግን የኮሮናቫይረስ ስርጭት ይህ መራራቅ አስቀርቶ ይልቁንም የዓለም ህዝብ ምንም እንኳ ርቀት ቢኖር በአንድ ላይ እንዲቆም አድርጓል። በጣልያን በእንቅስቃሴ እገዳ ከቤት የማይወጡ የተለያዩ ከተሞች ነዋሪዎች በየመስኮታቸው ወጥተው አንድ ላይ በመዘመርና ለጤና ባለሙያዎች የምስጋና ጭብጨባ በማድረግ በጎነትን ማወደሳቸው የዚህ አንድ ማሳያ ነው። ብዙዎች ይህን አስቸጋሪ ጊዜ ከወዳጅ ከጓደኛ ጋር ባሉበት ሆነው በስልክና በማኅበራዊ ሚዲያ ለመገናኘት እንደ እድል እየተጠቀሙበት ነው። 5.የፈጠራ ችሎታ ማበብ ብዙዎች በቫይረሱ ከቤት መዋላቸውን ተከትሎ አጋጣሚውን የፈጠራ ችሎታቸውን ለማውጣት እየተጠቀሙበት ነው። የማህበራዊ ሚዲያ ተጠቃሚዎች አዳዲስ ልማዶችን እያመጡ መሆኑ እየታየ ነው። አንዳንዶች ማብሰልን ሌሎች ደግሞ ስዕል መሳልን አዲስ ልማድ አድርገዋል። ማንበብ ላይ ያተኮሩም እንዲሁ አሉ።
أثارت جائحة الفيروس أفعالا طيبة في أنحاء العالم لكن وسط كل هذه الأخبار المقلقة، هناك أيضا أشياء تبعث على الأمل. **انخفاض التلوث مع دخول دول كثيرة في حالة إغلاق بسبب الفيروس، حدث تراجع كبير في مستويات التلوث. وسجلت كل من الصين وشمال إيطاليا انخفاضا كبيرا، في غاز ثاني أكسيد النيتروجين، وهو ملوث هواء خطير وعنصر كيميائي مسبب لارتفاع درجة الحرارة، وذلك في ظل انخفاض النشاط الصناعي ورحلات السيارات. مواضيع قد تهمك نهاية وقال باحثون في نيويورك، لبي بي سي، إن النتائج الأولية أظهرت أن أول أكسيد الكربون، الذي ينبعث بشكل رئيسي من السيارات، قد انخفض بنسبة 50 في المئة تقريبا مقارنة بالعام الماضي. ومع إلغاء شركات الطيران الرحلات بشكل جماعي، وتحول ملايين العاملين إلى العمل من المنازل، من المتوقع أن يواصل مستوى التلوث انخفاضه في دول أخرى حول العالم. **نظافة القنوات المائية من ناحية أخرى، لاحظ سكان مدينة البندقية الإيطالية تحسنا كبيرا، في جودة مياه القنوات الشهيرة التي تمر عبر المدينة. وفرغت شوارع الوجهات السياحية الشهيرة في شمال إيطاليا، وسط تفشي المرض، ما أدى إلى انخفاض حاد في حركة المياه، وسمح ذلك للرواسب بالاستقرار. وأصبحت المياه، التي عادة ما تكون عكرة، واضحة لدرجة أنه يمكن رؤية الأسماك فيها. **أفعال طيبة هناك الكثير من القصص عن شراء السلع بدافع الذعر، والمشاجرات حول ورق التواليت والأطعمة المعلبة، لكن الفيروس حفز أيضا أناس حول العالم لتقديم لفتات طيبة. قام اثنان من سكان نيويورك بتجميع 1300 متطوع، خلال 72 ساعة، لتقديم مواد البقالة والأدوية للمسنين والضعفاء في المدينة. وقال فيسبوك إن مئات الآلاف من الأشخاص، في المملكة المتحدة، انضموا إلى مجموعات الدعم المحلية، التي تم إنشاؤها لمكافحة الفيروس، في حين تم تشكيل مجموعات مماثلة في كندا، ما أثار اتجاها يعرف باسم نشر المساعدة أو caremongering. متاجر البقالة في أستراليا من بين أولئك الذين ابتكروا "ساعة للمسنين" خاصة، لذا فإن المتسوقين من كبار السن وذوي الإعاقة لديهم فرصة للتسوق بسلام. وقد تبرع الناس أيضا بالمال، وشاركوا الأفكار المتعلقة بالوصفات والتمارين الرياضية، وأرسلوا رسائل مشجعة إلى كبار السن الذين يعزلون أنفسهم، وحول البعض مقار شركاتهم إلى مراكز توزيع للأغذية. **جبهة موحدة بين العمل المحموم والحياة المنزلية، غالبا ما يكون من السهل الشعور بالانفصال عن من حولك، لكن نظرا لأن الفيروس يؤثر علينا جميعا، فقد جعل العديد من المجتمعات حول العالم أكثر قربا لبعضها البعض. في إيطاليا، حيث يسري إغلاق كامل للبلاد، انضم الناس معا من شرفات منازلهم، ليغنوا أغاني ترفع من روحهم المعنوية. امرأتان تغنيان من النافذة، ضمن حشد من الجيران في العاصمة الإيطالية روما وقاد مدرب لياقة بدنية في جنوب إسبانيا مجموعة في تمرين رياضي، حيث وقف على سقف منخفض في وسط مجمع سكني، وانضم إليه السكان المعزولون من شرفاتهم. وانتهز العديد من الأشخاص الفرصة، لإعادة الاتصال بالأصدقاء والأحباء عبر الهاتف أو مكالمات الفيديو، بينما نظمت مجموعات من الأصدقاء جلسات احتفال افتراضية، باستخدام تطبيقات الهواتف المحمولة. كما سلط الفيروس الضوء على أهمية العاملين في القطاع الصحي، وغيرهم من العاملين في الخدمات الرئيسية. ووقف الآلاف من الأوروبيين، في شرفات بيوتهم وخلف نوافذهم، ليحيوا الأطباء والممرضات الذين يحاربون الفيروس، بينما تطوع طلاب الطب في لندن لمساعدة أخصائيي الرعاية الصحية، في رعاية الأطفال والأعمال المنزلية. **طفرة إبداعية مع وجود ملايين الأشخاص عالقين في عزلة، يستغل الكثيرون الفرصة للإبداع. وشارك مستخدمو وسائل التواصل الاجتماعي تفاصيل هواياتهم الجديدة، بما في ذلك القراءة والخبز والحياكة والرسم. وتستضيف مكتبة واشنطن العامة ناديا افتراضيا للكتاب، بينما قدم مدرس فنون، في ولاية تينيسي الأمريكية، دروسا عبر البث المباشر للأطفال غير الملتحقين بالمدرسة، لكي يلهمهم على الإبداع في المنزل. وبينما تم إغلاق العديد من الأماكن العامة، قام محبو الفن بجولات افتراضية وفرها العديد من متاحف العالم، وشاهدوا لوحات متحف اللوفر الشهيرة، والمنحوتات الكلاسيكية لمتحف الفاتيكان، من غرف المعيشة الخاصة بهم. كما قدم بعض مغني موسيقى البوب، بمن في ذلك كريس مارتن وكيث أوربان، حفلات عبر بث مباشر لمحاربة ملل العزلة الذاتية.
https://www.bbc.com/amharic/news-48332380
https://www.bbc.com/arabic/business-48331549
በዚህ ውሳኔ መሠረትም የተሻሻሉ የሁዋዌ ስማርት ስልኮች በርካቶች የሚጠቀሟቸውን የጎግል መተግበሪያዎችን መገልገል አይችሉም ማለት ነው። ይህ ውሳኔ የመጣው የትራምፕ አስተዳደር ሁዋዌን የአሜሪካ ኩባንያዎች ፈቃድ ካላገኙ በስተቀር አብረውት መስራት እንዳይችሉ በሚል ዝርዝር ውስጥ ስሙን ካሰፈረው በኋላ ነው። ጎግል ባወጣው መግለጫ "ጎግል የአስተዳደሩን ትዕዛዝ በመፈፀምና ያለውን ተፅእኖ በመገምገም ላይ ነው።" ብሏል። ሁዋዌ ግን በጉዳዩ ላይ አስተያየት ከመስጠት ተቆጥቧል። •አፕል ስልኮች በዝግታ እንዲሰሩ በማድረጉ ይቅርታ ጠየቀ • ዋትስአፕን በመጠቀም የስለላ መተግበሪያ ተጭኖ ነበር ተባለ ይህ ውሳኔ ለሁዋዌ ተጠቃሚዎች ምን ማለት ነው? ሁዋዌ ከዚህ በኋላ የጎግልን የደህንነት መጠበቂያ ማሻሻያዎችንና የቴክኒክ ድጋፍ አያገኝም። እንዲሁም አዳዲስ ምርቶቹ እንደ ዩ ቲዩብና ካርታዎች የመሳሰሉትን መተግበሪያዎች መጠቀም አይችሉም። አሁን የሁዋዌ ስማርት ስልኮችን እየተጠቀሙ ያሉ ግን መተግበሪያዎቻቸውን ማሻሻል እንዲሁም የጎግል ፕሌይ አገልግሎቶችን ማግኘት ይችላሉ። ነገር ግን ጎግል አዲስ የአንድሮይድ መተግበሪያ የሚለቅ ከሆነ ሁዋዌ በስልኮቹ ላይ መጠቀም እንዲችሉ ማድረግ አልተፈቀደለትም። በሙያው ላይ የተሰማሩ ባለሙያዎች "በሁዋዌ የደንበኞች አገልግሎት ላይ ትልቅ ተፅዕኖ ይኖረዋል" ሲሉ ስጋታቸውን ገልፀዋል። • ዋትስአፕ ሲጠቀሙ እንዴት ራስዎን ከጥቃት መከላከል እንደሚችሉ ያውቃሉ? ባለፈው ሳምንት የትራምፕ አስተዳደር ሁዋዌን ከአሜሪካ ተቋማት ጋር ካለ መንግሥት የፈቃድ አገልግሎት ማግኘት ከማይችሉ ድርጅቶች ዝርዝር ውስጥ ስሙን አስፍሮታል። የሁዋዌ ባለስልጣናት የድርጅታቸው ስም አገልግሎት ማግኘት ከማይችሉ ድርጅቶች ዝርዝር ውስጥ መግባቱን እንዳወቁ ለጃፓን መገናኛ ብዙኃን በሰጡት ቃለምልልስ "አስቀድመን ተዘጋጅተንበታል" ብለዋል። ሁዋዌ ከተለያዩ የምዕራብ ሀገራት የሁዋዌን ስልኮች ቻይና ለስለላ ትጠቀምባቸዋለች በሚል ጥያቄ እየተነሳበት ሲሆን ድርጅቱ ግን ክሱን አጣጥሎታል።
وستفقد الهواتف الذكية الجديدة، التي تنتجها الشركة الصينية، أيضا إمكانية الوصول إلى متجر تطبيقات غوغل، والبريد الالكتروني "جي ميل". وقالت غوغل إنها "ملتزمة بقرارات الإدارة الأمريكية وتبحث الآثار المترتبة على قرارها"، بينما لم تعلق هواوي على تلك الخطوة. ويعني قرار غوغل، الذي أوردته وكالة رويترز في بادئ الأمر، أن هواتف هواوي ستفقد التحديثات الأمنية والدعم التقني وتطبيقات مثل يوتيوب وخرائط غوغل. وقالت شركة هواوي إنها قدمت إسهامات جوهرية لتطوير نظام أندرويد حول العالم. كيف سيؤثر ذلك في مستخدمي هواوي؟ يستطيع مستخدمو هواتف هواوي الذكية الحاليون تحديث التطبيقات التي يستخدمونها، وعلاج الثغرات الأمنية، وتحديث خدمات متجر التطبيقات "غوغل بلاي". ولكن ربما لا يستطيعون التوصل إلى أي نسخة تحديث جديدة تصدرها غوغل لنظام أندرويد، أو وضعها على أجهزتهم. وقد لا تحمل أجهزة هواوي التي ستصدر في المستقبل تطبيقات مثل يوتيوب، وخرائط غوغل. ولكن تستطيع هواوي استخدام أي نسخة لنظام أندرويد تكون متاحة، عبر استخدام تراخيص تبيح للمطورين النظام مفتوح المصدر في لغة الحاسوب التي كتب بها. ما الذي يمكن أن تفعله هواوي؟ أضافت إدارة ترامب الأربعاء شركة هواوي إلى قائمة الحظر، ويمنع هذا الشركة من الوصول إلى التكنولوجيا من أي شركة أمريكية بدون موافقة الحكومة. وقال رين جينغفاي، الرئيس التنفيذي لهواوي، لوسائل إعلام يابانية، في أول تعليق بعد فرض الحظر، "نحن بالفعل نستعد لهذا الوضع". وأضاف أن الشركة، التي تشتري مكونات تبلغ قيمتها كل عام حوالي 67 مليار دولار، سوف تعمل على تطوير تلك المكونات بنفسها. وقالت الشركة الاثنين إن التحديثات لنظام أندرويد ستشمل الأجهزة التي بيعت بالفعل، وتلك التي لا تزال في منافذ البيع في العالم. وأضافت أنها سوف تواصل بناء برمجيات وأنظمة آمنة ومحافظة على البيئة. وتواجه هواوي ردود فعل عنيفة من بلدان غربية، على رأسها الولايات المتحدة، بسبب المخاطر المحتملة التي قد تحدث إذا استخدمت تلك البلدان منتجات هواوي في إنشاء شبكات 5G للاتصالات. "عواقب كبيرة" وقال بن وود، من شركة سي سي إس إنسايت للاستشارات: "سيكون للأمر عواقب كبيرة على عملاء هواوي". ومنعت حكومات عدة حول العالم شركات الاتصالات، من استخدام معدات هواوي، في شبكات اتصالات الجيل الخامس، متعللة بمخاوف أمنية. وحتى الآن، لم تصدر بريطانيا أي حظر رسمي على شركة هواوي. ويقول وود: "تعمل هواوي بجد على تطوير معرض التطبيقات الخاص بها، بطريقة مشابهة لعملها في مجال الرقائق الإلكترونية. لا شك في أن هذه الجهود جزء من رغبتها في التحكم في مصيرها". ضرر على المدى القصير لشركة هواوي؟ ليو كيليون - محرر شؤون التكنولوجيا على المدى القصير، قد يكون ذلك ضارا للغاية بشركة هواوي في الدول الغربية. لن يرغب زبائن الهواتف الذكية في شراء هاتف يعمل بنظام أندرويد، ولا يمكنه الوصول إلى متجر تطبيقات غوغل، أو مساعده الافتراضي أو تحديثات الأمان، وذلك على افتراض أن هذه من بين الخدمات التي سيتم سحبها. لكن على المدى الطويل، قد يمثل هذا سببا لمنتجي الهواتف الذكية عموما، للبحث بجدية عن بديل عملي لنظام تشغيل غوغل، خاصة في وقت يحاول فيه عملاق البحث الدفع بعلامته التجارية Pixel على حسابهم، وتتضمن منتجات عديدة من بينها الهواتف الذكية. وفيما يتعلق بشركة هواوي، فيبدو أنها قد استعدت لاحتمال حرمانها من الخبرة الأمريكية. ويتم تشغيل هواتف هواوي بالفعل بواسطة معالجات تمتلكها الشركة، وفي وقت سابق من العام الجاري، صرح رئيس قسم الأجهزة الاستهلاكية بالشركة لصحيفة "دي فيلت" الألمانية قائلا: "لقد أعددنا أنظمة التشغيل الخاصة بنا. هذه هي خطتنا البديلة". ورغم ذلك، فإن هذه الخطوة قد تهدد بقوة طموح هواوي، في تجاوز شركة سامسونغ الكورية الجنوبية، لكي تصبح صاحبة أكبر مبيعات للهواتف الذكية في العالم، في عام 2020.
https://www.bbc.com/amharic/41438844
https://www.bbc.com/arabic/middleeast-37858038
የአይ ኤስ መሪ አቡበከር አል ባግዳዲ በዚህ በተቀዳው ድምፅ ላይ ተናጋሪው የአይ ኤስ መሪን በሚመስል ድምፅ፤ የሰሞኑን ሰሜን ኮሪያ ጃፓንን እንዲሁም አሜሪካንን እንዳስፈራራች ይጠቅሳል። ከዚህም በተጨማሪም የአይ ኤስ ጠንካራ ይዞታ የነበረቸው ሞሱልን ለማስመለስ የጦርነትን አስፈላጊነት ያወራል። ሞሱል በሐምሌ ወር በኢራቅ ኃይሎች እጅ ተመልሳ መግባቷ የሚታወስ ነው። በአደባባይ ከታየ ሦስት ዓመት ያለፈውን ባግዳዲን አድኖ ለመያዝ የሚደረገውን ጥረት ለተባበረ የ25 ሚሊዮን ዶላር ሽልማት ይሰጣል ተብሎ የታወጀ ሲሆን፤ በዕጣ ፈንታው ላይ ብዙ መላምቶች እየተነገሩ ነው። ለመጨረሻ ጊዜ አቡበከር አል ባግዳዲ የታየው ሞሱል በሚገኘው ታላቁ የአል ኑሪ መስጊድ ላይ በሰብከበት ወቅት ሲሆን፤ አይ ኤስ ከተማዋን ተቆጣጥሮ የኢስላማዊ መንግሥት አካል መሆኗን ባወጀበት ወቅት ነበር። ይህንን ድምፅ አስመልክቶ አይ ኤስን እየተዋጋ ያለው የአሜሪካ ኃይል ቃል አቀባይ ራያን ዲሎን ሲጠየቁ "ስለሞቱ ምንም የተጣራ መረጃ በሌለበት ሁኔታ፤ በህይወት እንዳለ ነው የምናስበው" በማለት ተናግረዋል። ከሱኒ ሙስሊም ጎራ የሚፈረጀው የአይ ኤስ ታጣቂ ቡድን ሰላማዊ ህዝብ ላይ ባነጣጠረው ከፍተኛ ጭካኔ በዓለም ዙሪያ ከፍተኛ ሥጋትን ፈጥሯል። ባለፈው ዓመትም ከባድ ሽንፈት ገጥሞት ወደ ኢራቅና ሶሪያ ተገፍቷል። ይህ የ45 ደቂቃ ርዝማኔ ያለው ድምፅ የወጣው ከአይኤስ ቡድን ጋር ግነኙነት ባለው ድረ-ገፅ ላይ ሲሆን፤ ከባለፈው ኅዳር ወር ወዲህ እንደዚህ አይነት መረጃ ሲወጣ የመጀመሪያው ነው። ይህንንም ተከትሎ ባግዳዲ በአይ ኤስ ቁጥጥር ስር ባለው በኢራቅና ሶሪያ ድንበር አካባቢ አሁንም ተደብቆ ይሆናል የሚሉ ግምቶች እየተሰጡ ነው። በዘርፉ ላይ ያሉ አጥኚዎች እንደሚሉት አቡበከር አል ባግዳዲ ያለበትን የሚያውቁ እፍኝ የማይሞሉ ሰዎች ናቸው። ይህ ክስተት ልዩ ኃይልን አደራጅታ እያደነችው ላለችው አሜሪካ አስቸጋሪ ሁኔታን እየፈጠረ ነው።
إذا ثبتت صحة التسجيل للبغدادي فسيكون أول رسالة له منذ أكثر من عام وإذا تأكدت صحة التسجيل، فسيكون أول رسالة من البغدادي بعد أكثر من عام، وسينهي الإشاعات التي قالت إنه مات. ودعا صاحب التسجيل العراقيين إلى الدفاع عن مدينة الموصل في مواجهة القوات الحكومية، التي تحاول استعادة السيطرة عليها من مسلحي التنظيم. ويعتقد أن البغدادي لا يزال داخل الموصل، مع آلاف من مسلحي تنظيم الدولة الإسلامية. ولم تتأكد نسبة الصوت الموجود في التسجيل إلى البغدادي من مصدر محايد. بعض السكان رفعوا الراية البيضاء خلال تفتيش منازلهم وكانت إشاعات كثيرة قد ترددت عن وفاته خلال السنوات الماضية، خاصة العام الماضي حينما ادعى التحالف الذي تقوده الولايات المتحدة أنه ضرب قافلة كان بها. وحققت القوات الحكومية تقدما على الجبهة الأمامية للقتال، دون أن تتكبد أي خسائر، وذلك حسب متحدث باسم تلك القوات. وقال صباح النعمان، المتحدث باسم قوات مكافحة الإرهاب، لبي بي سي إن الكثير من مقاتلي تنظيم الدولة قتلوا خلال المعركة. ودخلت القوات العراقية ضواحي المدينة الثلاثاء، وذلك لأول مرة منذ سيطرة تنظيم الدولة عليها في يونيو/ حزيران من عام 2014. وقد أعلن البغدادي من الموصل ذاتها، وهي آخر معقل لا يزال تحت سيطرة تنظيمه في العراق، ما سماه بالخلافة، قبل عامين. وتدعم القوات العراقية الخاصة مكاسبها الأخيرة في الهجوم الذي شنته، بمساعدة قوات البيشمركة الكردية، والحشد الشعبي والحشد الوطني. ومشطت القوات الأربعاء الشوارع بحثا عن بقايا مسلحي التنظيم في منطقة كوكجالي التي استعادت السيطرة عليها، قبل أن تندفع إلى وسط المدينة. وكانت منظمة العفو الدولية، أمنستي، قد قالت إن هناك أدلة متزايدة على أن بعض جماعات السنة تنفذ هجمات انتقامية من الرجال والأطفال الذين يشتبه بصلتهم بالمسلحين المتشددين. ويقول الصوت الموجود في التسجيل، الذي نشر صباح الثلاثاء إن "التمسك بأرضكم بشرف أسهل ألف مرة من الفرار بالعار." وأضاف "لا تفروا. إذ إن هذه الحرب الشاملة والجهاد الكبير يزيد إيماننا الراسخ، إن شاء الله، وقناعتنا بأن هذا كله مقدمة للنصر." وطالبت الرسالة السكان في محافظة نينوى، بقتال "أعداء الله". ودعت أنصار تنظيم الدولة بالهجوم على الدول الأخرى، قائلة إن على المسلحين الانتحاريين أن "يضجوا مضاجع الكافرين، ويعيثوا فسادا في أرضهم، ويجعلوا دماءهم تسيل أنهارا" الجنود العراقيون يفتشون المنازل في المناطق التي استعادوا السيطرة عليها وكانت القوات العراقية المدعومة بالتحالف الدولي قد شنت هجوما على الموصل في 17 أكتوبر/تشرين الأول، لاستعادة السيطرة عليها. وبالإضافة إلى كوكجالي، استعادت قوات مكافحة الإرهاب العراقية منطقة الكرامة الثلاثاء. ويقول إيان بانيل، مراسل بي بي سي الذي يرافق تلك القوات إن المسلحين الذين فضلوا البقاء والقتال قتلوا، بينما فر الآخرون في أنحاء المدينة. ورفع بعض السكان رايات بيضاء خلال تفتيش الجنود العراقيين للمنازل في شرق كوكجالي. وتقول منظمة العفو الدولية إن الأشخاص المشتبه بأن لهم صلات بتنظيم الدولة الإسلامية ضربوا، وتعرضوا للصدمات الكهربائية، أو سحبوا في الشوارع بالسيارات، بحسب ما يقوله شهود عيان على الأرض. وهناك قلق بشأن المدنيين الذين يقدر عددهم بـ1.2 مليون شخص والذين لا يزالون داخل المدينة.
https://www.bbc.com/amharic/news-47823796
https://www.bbc.com/arabic/business-47822704
35 ቢሊዮን ዶላር ድርሻዋን የምትቀበለው ማክኬንዚን ከዓለማችን ሃብታም ሴቶች ዝርዝር ውስጥ ያካትታታል። ይህ ብቻ ሳይሆን ባለቤቷ ከዛሬ 25 አመት በፊት ከመሰረትውና በአለማችን ቁጥር አንድ ከሆነው የኢንተርኔት የችርቻሮ ግብይት ድርጅት አማዞን የአራት በመቶ ድርሻ ይኖራታል። በምትኩ ዋሽንግተን ፖስት ላይ ያላትን እና የሕዋ ላይ ጎዞ ከሚያደርገው ኩባንያው ላይ ያላትን ድርሻ ትተዋለች። ከዚህ ቀደም ትዳሩን ለማፍረስ ለአጋሩ ውድ ክፍያ የፈፀመው የኪነጥበብ ስራዎችን በማሻሻጥ የሚታወቀው አሌክ ዋይልደንአንስታይን የነበረ ሲሆን እርሱም የ 3 ቢሊየን ዶላር ክፍያ ፈፅሟል። ጄፍ ቤዞስ ፍቺውን ለህዝብ ይፋ ያደረገው በቲውተር ገፁ ላይ ሲሆን ጉዳዩም በመስማማት መከናወኑን ጠቅሷል። • ''አብራሪዎቹ ትክክለኛው መመሪያ ተከትለዋል'' • የበረራ አስተናጋጆች ከአደጋው በኋላ በነበራቸው በረራ ምን ተሰማቸው? • የልጇን ልጅ የወለደችው አያት ከፍቺው በፊት እርሷ በአማዞን ውስጥ የ16.3% ድርሻ የነበራት ሲሆን ጄፍ አሁንም 75 በመቶ ድርሻውን እንደያዘ ነው፤ የቀድሞ ባለቤቱ ድምፅ የመስጠት መብቷንም ጨምራ ሰጥታዋለች። ጥንዶቹ ትዳራቸውን የመሰረቱት ጄፍ ቤዞስ አማዞንን ከማቋቋሙ በፊት በአንድ ድርጅት ተቀጣሪ ሆኖ እየሰራ ሳለ ሲሆን አራት ልጆችንም አፍርተዋል። አማዞን በአሁን ሰአት በኢንተርኔት ግብይት ቀዳሚው ሲሆን ባለፈው አመት ብቻ 232.8 ቢሊየን ዶላር ገቢ አስገኝቷል። ይህም እንደ ፎርብስ ዘገባ ከሆነ የትዳር አጋሮቹን 131 ቢሊየን ዶላር ትርፍ እንዲሰበስቡ አድርጓቸው ነበር። ባለቤቱ ማክኬንዚም ብትሆን ስሟ የሚጠቀስ ደራሲ ናት። ሁለት ልብወለዶችን ለገበያ በማብቃት የተሳካ ሽያጭ አከናውናለች። • የዓለማችን ቱጃር 2 ቢሊየን ዶላር ለድሆች ሊለግሱ ነው • ወንዶች ከሴቶች በበለጠ ለምን እራሳቸውን ያጠፋሉ? ለትዳራቸው መፍረስ እንደምክንያት የተቀመጠው ጄፍ ከትዳር ውጪ ግንኙነት መስርቷል ተብሎ የተወራው እንደሆነ የወጡ ዘገባዎች ያሳያሉ።
وستحتفظ ماكينزي لنفسها بحصة 4% من أسهم شركة أمازون التي أسسها بيزوس قبل 25 عاما. وأعلنت ماكينزي الاتفاق في تغريدة نشرتها على حسابها على موقع تويتر وهي التغريدة الأولى والوحيدة لها على الموقع منذ اشتركت فيه قبل أيام. وعاش جيف وماكينزي بيزوس معا منذ مطلع التسعينات من القرن الماضي وأنجبا 4 أبناء. وتعتبر امازون واحدة من أقوى مواقع المبيعات على شبكة الإنترنت وبلغ حجم مبيعاتها العام الماضي نحو 232 مليار دولار وقد ساهمت الشركة في تضخم ثروة بيزوس وأسرته منذ أسسها عام 1994 لتصبح أكثر من 131 مليار دولار حسب مجلة فوربس الامريكية. أما ماكينزي بيزوس فهي مؤلفة وروائية ناجحة ولها روايتان منشورتان حيث تعلمت فن القص في جامعة برينستون على يدي توني موريسون الفائزة بجائزة نوبل. ووصفتها موريسون قائلة إنها "بالفعل واحدة من أفضل الطلبة الذين درست لهم فن الكتابة الإبداعية". وتعد هذه التسوية هي الأعلى في التاريخ منذ انفصال تاجر التحف أليك ويلدرستاين وزوجته السابقة عام 1999 والتي دفع بموجبها لزوجته 3.8 مليار دولار.
https://www.bbc.com/amharic/news-53704726
https://www.bbc.com/arabic/world-53702983
190 ሰዎችን አሳፍሮ ከዱባይ የተነሳው ቦይንግ 737 አውሮፕላን ላኪከት አየር ማረፊያ ሲደርስ በነበረው ዝናብ ምክንያት ከማኮብኮብያው አስፋልት ተንሸራቶ ወጥቶ ነው የተከሰከሰው። አውሮፕላኑ በኮሮናቫይረስ ምክንያት ዱባይ ውስጥ ለወራት መንቀሳቀስ ያልቻሉ ሕንዳውያንን አሳፍሮ ነበር። ጠለቅይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ በተፈጠረው አደጋ 'ሕመም' እንደተሰማቸው ገልፀዋል። የአደጋ ጊዜ ሠራተኞች በአደጋው ምክንያት ጉዳት የደረሰባቸውን እንዲሁም የተረፉ ሰዎችን ወደ ሆስፒታል ወስደዋል። 15 ሰዎች ከባድ ጉዳት ሲደርስባቸው፤ በርካቶች ቀላል የሚባል አደጋ ነው ያጋጠማቸው ተብሏል። ኤር ኢንዲያ ኤክስፕረስ ከሟቾቹ መካከል ሁለቱ የአውሮፕላኑ አብራሪዎች አንደሆኑ ይፋ አድርጓል። የበረራ ቁጥር አይኤክስ 1134፤ 10 ሕፃናትን ጨምሮ 184 መንገደኞችና 6 የአውሮፕላኑን ሠራተኞች አሳፍሮ ነበር። አውሮፕላኑ በአገሪቱ ሰዓት አቆጣጠር ምሽት 1፡40 ነው የተከሰከሰው። በወቅቱ በሥፍራው ከባድ ዝናብ እየጣለ ነበር ተብሏል። አብራሪዎቹ መጀመሪያ ለማረፍ ያደረጉት ሙከራ በዝናብ ምክንያት በማቋረጥ ለሁለተኛ ጊዜ ባደረጉት ሙከራ ነው አደጋው የተከሰተው። የሕንድ ሲቪል አቪዬሽን ሚኒስትር ሃርዲፕ ሲንግ ፑሪ የአጋውን ኦፊሴላዊ ምክንያት በምርመራ ቡድን አባላት እንደሚጣራ አሳውቀዋል። ባለሥልጣናት፤ አውሮፕላኑ ለሁለት የተከፈለው ከመንደርደሪያው ውጭ ከነበረ አንድ ጎድጎድ ካለ ሥፍራ ጋር በመጋጨቱ ነው፤ በዚህም የአውሮፕላኑ ፊተኛው ክፍል በጣም መጎዳቱን አሳውቀዋል። ነገር ግን አውሮፕላኑ እሣት ባለማስነሳቱ ምክንያት በርካቶች ሊተርፉ እንደቻሉ ታውቋል። በሕንድ አሁን ወቅቱ ዝናባማ ነው። አውሮፕላኑ አደጋ ባጋጠመው አካባቢ ከቀናት በፊት በከባድ ዝናብ ምክንያት በተፈጠረ የመሬት መንሸራተት ሰዎች እንደሞቱ ተዘግቦ ነበር። በፈረንጆቹ 2010፤ የኤር ኢንዲያ ኤክስፕረስ አውሮፕላን በተመሳሳይ ከመንደርደሪያ ወጥቶ በተፈጠረ አደጋ 158 ሰዎች መሞታቸው አይዘነጋም።
انزلقت "بوينغ 737" عن المدرج تحت المطر وانشطرت إلى قسمين بعد هبوطها في مطار كاليكوت وقال مسؤولو الطيران إن الطائرة "بوينغ 737" القادمة من دبي، انزلقت من على المدرج تحت المطر وانشطرت إلى نصفين بعد هبوطها في مطار كاليكوت. وكانت الرحلة تعيد إلى الوطن المواطنين الهنود الذين حوصروا في الخارج بسبب أزمة فيروس كورونا. وقال رئيس الوزراء ناريندرا مودي إنه "تألم بسبب حادث الطائرة".وقال م.ك. راغافان، وهو عضو برلمان كاليكوت، لـ"بي بي سي" إن 16 شخصا على الأقل لقوا حتفهم في الحادث. وقالت السلطات إنه تم إجلاء معظم ركاب طائرة "بوينغ 737" ونقل العشرات منهم إلى المستشفى مصابين بجروح، بعضها خطيرة. مواضيع قد تهمك نهاية وقال سوجيث داس، وهو مسؤول كبير في الشرطة لوكالة "فرانس برس" إنه "لدينا 89 شخصا على الأقل، كثير منهم مصاب بجروح خطيرة، تم إدخالهم في مستشفيات مختلفة في كوزيكود. سيارات الإسعاف لا تزال تصل". وقالت الشركة إن هناك 184 راكبا، بينهم عشرة أطفال، وسبعة من أفراد الطاقم على متن الرحلة IX-1344 عندما تحطمت في ظروف المطر في كاليكوت، والمعروفة أيضاً باسم كوجيكود. ماذا نعرف عن الحادث؟ حاولت الطائرة الهبوط قبل الساعة 20:00 بالتوقيت المحلي (15:30 بتوقيت غرينتش) يوم الجمعة، حيث اجتاحت الأمطار الموسمية الغزيرة ولاية كيرالا. وقالت المديرية العامة للطيران المدني إن الطائرة سقطت في واد وانقسمت إلى جزأين بعد انزلاقها عن آخر المدرج. وفي تغريدة، قال وزير الطيران المدني الهندي، هارديب سينغ بوري، إن الطائرة "تجاوزت المدرج في ظروف ممطرة"، ثم سقطت على منحدر بطول 10.6 أمتار قبل أن تنشطر إلى قسمين. وقال إن مكتب التحقيقات في حوادث الطائرات في الهند سيجري تحقيقا رسميا. وأظهرت صور بثتها وسائل إعلام هندية أن الطائرة منشطرة إلى جزأين أسفل المنحدر فيما يقوم الناس بالبحث في الحطام. وأفادت قناة إن "دي تي في" نقلا عن سجل بيانات تتبع الرحلات بأن الطائرة حلقت في المطار مرات عدة وقامت بمحاولتين للهبوط. انزلقت الطائرة عن المدرج في مطار كاليكوت وانقسمت إلى قطعتين وفي وقت هبوط الطائرة، كانت ولاية كيرالا تتعرض لأمطار غزيرة، وهي أمطار معتادة في الهند في هذا الوقت من العام، بسبب الرياح الموسمية. وفي وقت سابق يوم الجمعة، كانت هناك مخاوف من مقتل عشرات الأشخاص في منطقة إيدوكي في ولاية كيرالا بعدما تسببت فيضانات موسمية في انهيار أرضي. ماذا كان رد الفعل؟ غرد رئيس الوزراء الهندي للتعبير عن تعاطفه مع "أولئك الذين فقدوا أحباءهم" في الحادث. وقال رئيس وزراء ولاية كيرالا، بيناراي فيجايان، إنه تحدث هاتفيا مع مودي الذي أخبره بأن الحكومة ستقدم الدعم الطبي والإنقاذي. وقال راهول غاندي، وهو نائب عن منطقة في كيرالا، إنه "صُدم من الأنباء المدمرة عن حادث الطائرة في كوجيكود". ما هي حوادث الطائرات الكبرى الأخرى التي وقعت في الهند؟ وقعت حوادث تحطم طائرة من قبل خلال موسم الرياح الموسمية الذي يستمر من حزيران/ يونيو إلى أيلول/ سبتمبر وتعيث خرابا في جميع أنحاء جنوب آسيا كل عام. وفي أيار/ مايو من عام 2010، لقي 158 شخصا مصرعهم عندما تجاوزت رحلة تابعة لشركة "إير إنديا إكسبرس" مدرج مطار مانغالور وتحطمت. ووقع حادث مشابه في تموز/ يوليو عام 2019 في مانغالور، ما استدعى فتح تحقيق.
https://www.bbc.com/amharic/news-51655631
https://www.bbc.com/arabic/world-51654115
ትራምፕና ምክትላቸው ፔንስ በጠሩት ጋዜጣዊ መግለጫ ኮሮናቫይረስ የአሜሪካ ሕዝብ ላይ የሚደቅነው አደጋ ዝቅ ያለ ነው ሲሉ ተናግረዋል። ሁለቱ ባለሥልጣናት መግለጫ የሰጡት ኮቪድ-19 የተሰኘ ስያሜ የተሰጠው ኮሮናቫይረስ ከቻይናዋ ዉሃን ግዛት ተነስቶ በዓለም ዙሪያ በፍጥነት መዛመቱን ተከትሎ ነው። ዩናይትድ ስቴትስ ውስጥ እስካሁን 60 ሰዎች በኮሮናቫይረስ መያዛቸው ተዘግቧል። ባለሥልጣናቱ ጋዜጣዊ መግለጫ ከሰጡ ከጥቂት ደቂቃ በኋላ አንድ ግለሰብ በኮሮና መያዙ ተዘግቧል። በራስ መተማመን የሞላቸው ትራምፕ፤ ዩኤስ ኮሮናቫይረስን የመከላከል ብቃቱ እንዳላት ጠቁመዋል። «እኛ በጣም፣ በጣም ዝግጁ ነን» ያሉት ትራምፕ አጥኚዎች ለበሽታው ክትባት ለማግኘት ቀን ተሌት እየተጉ እንደሆነ አሳውቀዋል። ነገር ግን የአሜሪካ ብሔራዊ አለርጂና ተላላፊ በሽታዎች ኃላፊ አንቶኒ ፎኪ የኮሮናቫይረስ ክትባት ቢያንስ በአንድ ዓመት ወይም አንድ ዓመት ተኩል ካልሆነ በቀላሉ እንደማይገኝ ይናገራሉ። ትራምፕ ጋዜጣዊ መግለጫ ከመስጠታቸው በፊት መገናኛ ብዙሃን ኮሮናቫይረስን አካብደው እያዩት ነው፤ አላስፈላጊ ጩኸት እያሰሙ ነው ሲሉ ትዊተር ገፃቸው ላይ ፅፈዋል። ቢሆንም ጋዜጣዊ መግለጫቸው ላይ አሜሪካ ለቫይረሱ ዝግጁ መሆን አለባት ሲሉ አስጠንቅቀዋል። አልፎም ወደ አንዳንድ ሃገራት የሚደረገው ጉዞ መሰረዙ አግባብ ነው ሲሉ ውሳኔውን አድንቀዋል። የአሜሪካው ጤና ሚኒስትር አሌክስ አዛር መንግሥታቸው የሚጠበቅበትን ሁሉ እያደረገ እንደሆነ ባይክዱም በአሜሪካ በኮሮና የተያዙ ሰዎች ቁጥር ሊጨምር እንደሚችል አልካዱም።
تم الإبلاغ عن ستين حالة إصابة بفيروس كورونا في الولايات المتحدة حتى الآن وقال الرجلان في مؤتمر صحفي بالبيت الأبيض إن مخاطر الإصابة بالفيروس التي تحدق بالشعب الأمريكي لا تزال منخفضة للغاية. وجاء هذا الإعلان في الوقت الذي تتواصل حالات الإصابة بعدوى " "Covid-19- التي يتسبب بها فيروس كورونا - بالإنتشار بوتيرة سريعة في جميع أنحاء العالم. وتم الإبلاغ عن ستين حالة في الولايات المتحدة حتى الآن. وأُكدت حالة الإصابة الأحدث، في وقت سابق يوم الاربعاء. مواضيع قد تهمك نهاية السعودية تعلق دخول المعتمرين خوفا من فيروس كورونا إيران "ليس لديها خطط لفرض حجر صحي على المناطق المصابة بفيروس كورونا" فيروس كورونا: هل اقتربنا من مرحلة تفشي الوباء عالمياً؟ وأعرب ترامب، في مؤتمر صحفي بالبيت الأبيض، عن ثقته في أن الولايات المتحدة ستكون قادرة على التعامل مع فيروس كورونا. وقال "نحن مستعدون جداً لهذا الأمر". وأضاف أن الباحثين "يطورون لقاحاً على وجه السرعة". تعاني بعض الصيدليات الأمريكية من نقص في عدد الأقنعة الطبية ورغم ذلك، قال أنتوني فوسي، مدير المعهد الوطني للحساسية والأمراض المعدية، إنه لا يتوقع أن يكون اللقاح جاهزاً قبل سنة أو سنة ونصف، في أقرب تقدير. وجاء المؤتمر الصحفي في الوقت الذي تعرض ترامب لانتقادات، لأنه أشار في وقت سابق في تغريدة إلى أن وسائل الإعلام قد أطلقت إنذاراً غير ضروري بشأن فيروس كورونا "لتجعل فيروس كورونا يبدو سيئاً قدر الإمكان". وجاء في تغريدته "الولايات المتحدة الأمريكية في حالة رائعة!" ومع ذلك، فقد اعترف في مؤتمره الصحفي بأنه يتعين على الولايات المتحدة الاستعداد في حالة انتشار الفيروس. وقال ترامب "كل جانب من جوانب مجتمعنا يجب أن يكون جاهزاً". فيروس كورونا: الأخبار المزيفة تنتشر بسرعة هل يؤدي فيروس كورونا إلى أزمات دبلوماسية؟ ما أعراض فيروس كورونا وكيف تقي نفسك منه؟ وناقضت تصريحات ترامب ما قاله مسؤولو الصحة العامة الذين حذروا في وقت سابق من أن انتشار الفيروس في الولايات المتحدة مسألة وقت فقط. وقال ترامب للصحفيين "لا أعتقد أنه أمر لا مفر منه". و قد اتخذ ترامب قرارات بالحد من الرحلات الجوية إلى الولايات المتحدة، لاحتواء عدد الإصابات. وقال أليكس أزار، وزير الصحة الأمريكي، إن البيت الأبيض قد وضع خطة للتركيز على خمس أولويات، بما في ذلك مراقبة الأمراض بشكل أفضل، وتنسيق استجابة الحكومات المحلية، وتطوير العلاجات، وزيادة تصنيع معدات حماية الصحة الشخصية، مثل الأقنعة. وتوقع أزار إنه ازدياد حالات الإصابة في أمريكا.
https://www.bbc.com/amharic/news-57197231
https://www.bbc.com/arabic/world-57166709
ከዚህ ቀደም እንብዛም የማይታየው እና በዚህ ፈንገስ አማካኝነት የሚከሰተው የሚውኮርማይኮሲስ በሽታ እስከ 50 በመቶ ድረስ ገዳይ ሲሆን የሚተርፉ ሰዎችም አይናቸውን ወይም የመንጋጋ አጥንት ያጣሉ። ከቅርብ ወራት ጀምሮ ግን በሺዎች የሚቆጠሩ ከ ኮቪድ ያገገሙ እና በማገገም ላይ ያሉ ሰዎች በሚውኮርማይኮሲስ ተይዘው ተገኝተዋል። የኮቪድ ህመምተኞችን ለማከም ከዋሉ መድሃኒቶች ጋር ግንኙነት ሊኖረው እንደሚችል ሃኪሞች ጥርጣሬያቸውን ገልፀዋል። በተለይም የስኳር ህመምተኞች ከኮሮና ቫይረስ ነፃ ከሆኑ ከ 12 እስከ 15 ባሉት ቀናት ውስጥ ተጋላጭ ሳይሆኑ እንዳልቀረ ሃኪሞቹ ጨምረው ለቢቢሲ ተናግረዋል። የህንድ የጤና ሚኒስትር የጽህፈት ቤት ሃላፊ ላቭ አጋርዋል በህንድ ላሉ 29 ክልሎች ይህንን ህመም ወረርሺኝ ብለው እንዲያወጁ በደብዳቤ ጠይቀዋል። ህመሙ ወረረሺኝ ተብሎ የሚታወጅ ከሆነ ከጤና ሚኒስቴር የተሸለ ትብብር አና ህክምና ለመስጠት ብሎም በእያንዳንዱ ክልል ያለውን ሁኔታ ለመከታተል ያስችላል ተብሏል። በኮሮና ቫይረስ እየተናጠች ባለችው ህንድ እስካሁን ድረስ ምን ያህል ሰዎች በሚውኮርማይኮሲስ እንደተያዙ በውል አይታወቅም። በህንድ ባጋጠመው ሁለተኛው ዙር የኮሮና ቫይረስ የስርጭት ማእበል በሁለተኛ ደረጃ ተጠቂ የሆነችው ማሃራሽትራ ክልል እስካሁን 1500 የሙኮርሚኮሲስ ታማሚዎችን ለይታለች። በህንድ ዋና ከተማ ሙምባይ የሚገኝ አንድ ሆስፒታል በሁለት ወር ውስጥ 24 ህመምተኞችን መመልከቱ እና ይህ ባለፈው አመት ከታየው ስድስት ህመምተኛ ቁጥር ጋር ሲነፃፀር ከፍተኛ መሆኑን ለቢቢሲ ገልጿል። ሃኪሞችም ፈንገሱ ወደ አእምሮ ሳይሰራጭ የህመምተኞችን ህይወት ለማትረፍ የመንጋጋ አጥንትን ወይም አይናቸውን ለማስወገድ መገደዳቸውን ለቢቢሲ አስረድተዋል። በበርካታ የህንድ የመድሃኒት አምራቾች የሚመረተው እና ይህንን ህመም ለማከም የሚለው አምፎተሪሰን የተሰኘው መድሃኒት እጥረት መከሰቱም ታውቋል።
وقد تسبب هذه العدوى النادرة في الوفاة في نحو 50 في المئة من الحالات، وقد يُنقذ بعض المرضى فقط بعد إزالة عظم الفك أو العين. وشهدت الأشهر الأخيرة آلاف الإصابات ب"الفطر الأسود" التي أثّرت بمرضى الكورونا المتعافين، و بمن هم في طور التعافي. ويشتبه الأطباء بأن يكون لذلك صلة بالستيرويدات المستخدمة في علاج كوفيد 19. ويتعرّض مرضى السكري بشكل خاص لخطر الإصابة، ويبدو أنهم يصابون بالفطر الأسود بعد 12 إلى 14 يوماً من شفائهم، وفق ما قال أطباء لبي بي سي. مواضيع قد تهمك نهاية ووجّه الوزير الملحق بوزارة الصحة، لاف أغرافال، رسالة إلى 29 ولاية في الهند، طالباً إعلان حالة الوباء. وذلك كي تتمكن الوزارة من مراقبة ما يحصل في كل ولاية عن كثب، وللسماح بتكامل أكثر للعلاج. ولم يتضح بعد عدد الإصابات بالعدوى الجديدة في أنحاء البلاد، التي تشهد حالياً موجة قاتلة ثانية من انتشار كوفيد - 19، تسبّبت بوفاة عشرات الآلاف. وقال وزير الصحة في ولاية ماهاراشترا، راجيش توب، في الأسبوع الماضي إن هناك 1500 حالة إصابة في الولاية، وهي واحدة من أكثر المناطق تضررا خلال الموجة الثانية لانتشار كوفيد-19 في الهند. ونقلت بي بي سي عن إحدى مستشفيات العاصمة مومباي، دخول 24 حالة إصابة خلال شهرين، مقابل ستّ إصابات خلال العام الماضي. وأخبر أطباء بي بي سي، كيفاضطروا لإزالة عظام الفكّ والعيون، في محاولة لمنع انتشار المرض من الوصول إلى الدماغ، وترك المريض مشوهاً بشكل دائم.. وأدّى ارتفاع الإصابات إلى نقص في دواء "أمفوتيريسين بي"، الذي يستخدم في علاج الفطريات، بالرغم من إنتاجه من قبل العديد من الشركات الهندية. وقد دفع اليأس بالعائلات إلى اللجوء إلى السوق السوداء لشرائه. ما هو الفطر العفني؟ نوع من عدوى نادرة جدا، ناجمة عن التعرض لعفن المخاط المتواجد عادة في التربة والنباتات والسماد الطبيعي والفواكه والخضروات المتحللة. ويقول جراح العيون في مومباي، الدكتور أكشاي ناير إنه "واسع الانتشار وموجود في التربة والهواء وحتى في أنف ومخاط الأشخاص الذين يملكون صحة جيدة" وهو يؤثر على الجيوب الأنفية والمخ والرئتين، ويمكن أن يهدد حياة المصابين بالسكري أو المصابين بنقص المناعة الشديد مثل مرضى السرطان أو المصابين بفيروس نقص المناعة المكتسبة "الإيدز".
https://www.bbc.com/amharic/news-41857302
https://www.bbc.com/arabic/world-41854396
የትራምፕን የትዊተር ገጽ ተዘግቶ በቆየባቸው ደቂቃዎች ተጠቃሚዎች ማየት የቻሉት "Sorry, that page doesn't exist!" (ይቅርታ ገጹ አልተገኘም) የሚለውን መልዕክት ብቻ ነበር። ትዊተር ማንነቱን ያልገለፀው ሠራተኛ የዶናልድ ትራምፕን የትዊተር ገጽ @realdonaldtrump እንዲዘጋ ወይም ከጥቅም ውጭ እንዲሆን በማድረጉ ሠራተኛውም በኩባንያው የመጨረሻው ቀን ነው ብለዋል። የትራምፕ ትዊተር ገጽ ለ11 ደቂቃዎች ያህል ነው ተዘግቶ የቆየው። ከ41 ሚሊየን በላይ ተከታዮች ያላቸው ትራምፕ በአውሮፓውያኑ 2009 ጀምሮ ከ36,000 በላይ ሃሳቦችን ገፃቸው ላይ አስፍረዋል። 'የሠራተኛው የመጨረሻ ቀን' ትዊተር "ጉዳዩን እያጣራሁ ነው። ይህ ዓይነት ክስተት በድጋሚ እንዳይከሰት የተለያዩ እርምጃዎችን እንወስዳለን" ሲል አስታውቋል። ''ባደረግነው ማጣራት የትራምፕ ገጽ የተዘጋው በደንበኞች ድጋፍ አገልግሎት ሰጪ ሠራተኛችን መሆኑን ደርሰንበታል። ይህም ለሠራተኛው የመጨረሻው ቀን ነው'' ብሏል ትዊተር። ዶናልድ ትራምፕ የትዊተር ገጻቸው እንደገና እንዲሠራ ከተደረገ በኋላ የመጀመሪያው ትዊታቸው ስለ ሪፓፕሊካኖች የግብር ቅነሳ በተመለከተ ነበር። ትራምፕ ፕሬዝዳንት ከመሆናቸው በፊት እና የፕሬዝዳንትነት ሥልጣንን ከተረከቡ በኋላ ትዊተርን አብዝቶ በመጠቀም ፖሊሲዎቻችውን ከማስተዋወቅ አልፎ ለፖለቲካ ተፎካካሪዎቻቸው ምላሽም ይሰጡበታል።
تويتر كشفت عن خطأ موظف أدى لتوقف حساب الرئيس الأمريكي الشخصي وقال تويتر إن حساب الرئيس ترامب realdonaldtrump@ "تعطل عن العمل" بسبب أحد الموظفين، وأوضح بعد ذلك أنه كان آخر يوم له في العمل. وتوقف الحساب، الذي يتابعه 41.7 مليون شخص، لمدة 11 دقيقة، وفتح تويتر تحقيقا في هذا الأمر. ولم يعلق الرئيس ترامب، الذي ينشط بصورة كبيرة على تويتر، على توقف حسابه. وفوجئ زوار صفحة ترامب، بظهور رسالة تقول "عذرا، هذه الصفحة غير موجودة!". بعد استعادة الحساب كتب ترامب تغريدة تحدث فيها عن خطة التخفيضات الضريبية للحزب الجمهوري. وبينما توقف حساب ترامب الشخصي، لم يتأثر الحساب الرسمي للرئيس الأمريكي المعروف باسم POTUS@، وظل يعمل بشكل عادي. وقال تويتر إنه يحقق في المشكلة ويتخذ خطوات لتجنب حدوثها مرة أخرى. وغرد تويتر في وقت لاحق:"كشفت التحقيقات أن هذا الأمر حدث بسبب موظف دعم عملاء تويتر، الذي فعل ذلك في اليوم الأخير للموظف، ونحن نجري مراجعة داخلية كاملة". وانضم ترامب إلى تويتر في مارس/ آذار 2009. وكان ناشط على منصة التواصل الاجتماعي لتعزيز سياساته وأيضا الهجوم على خصومه السياسيين على حد سواء، إبان الحملة الرئاسية في عام 2016 وبعد توليه منصبه في يناير/ كانون الثاني.
https://www.bbc.com/amharic/news-55074075
https://www.bbc.com/arabic/sports-55080274
የቀድሞው የአርጀንቲና ኮከብ ተጫዋች እና በኋላም የአገሩ ብሔራዊ ቡድን አሰልጣኝ የነበረው ዲያጎ አርማንዶ ማራዶና ያረፈው ቤቱ ውስጥ ሳለ በልብ ችግር እንደሆነ ተገልጿል። ማራዶና በዚህ ወር መጀመሪያ አካባቢ በአንጎሉ ውስጥ ላጋጠመው የደም መርጋት የተሳካ ቀዶ ሕክምና ተደርጎለት የነበረ ሲሆን በተከታይነትም ከአልኮል ሱስ ለመላቀቅ ሕክምና ይደረግለታል ተብሎ ነበር። የዓለማችን የምንጊዜም ታላላቅ ተጫዋቾች ከሚባሉት አንዱ የሆነው ማራዶና አርጀንቲና እአአ በ1986 የዓለም ዋንጫ ባለቤት ስትሆን የቡድኑ አምበል የነበረ ሲሆን ድንቅ ችሎታውንና የታወቀባቸውን የኳስ ጥበቡን በማሳየት ዓለምን አስደምሞ ነበር። በተለይ በወቅቱ አርጀንቲና ከእንግሊዝ ጋር ባደረገችው የሩብ ፍጻሜ ጨዋታ ላይ እሱ "የእግዜር እጅ" ያላትና ዳኞች ሳያዩ በእጁ ያስቆጠራት ግብ ዘወትር ትታወሳለች። በተጨማሪም ለስፔኑ ባርሴሎናና ለጣሊያኑ ናፖሊ ቡድኖች በአውሮፓ ውስጥ የተጫወተ ሲሆን፤ በጣሊያን ሴሪ አ ውስጥም ሁለት ጊዜ ዋንጫ ለማንሳት በቅቶ ነበር። የአርጀንቲና እግር ኳስ ማኅበር የማራዶና ሞት በተሰማ ጊዜ በማኅበራዊ ሚዲያ ላይ ባወጣው መግለጫ "በጀግናችን ሞት በጣሙን አዝነናል" በማለት "ሁልጊዜም በልባችን ውስጥ ትኖራለህ" ብሏል። ማራዶና ለአገሩ አርጀንቲና በአራት የዓለም ዋንጫ ውድድሮች ላይ በተደረጉ 91 ጨዋታዎች ላይ ተሰልፎ 34 ግቦችን አስቆጥሯል። ማራዶና የተከለከሉ አበረታች መድኃኒቶችንና ዕጽ በመጠቀም ስሙ በተደጋጋሚ ሲነሳ የቆየ ሲሆን ከስፖርትም እገዳ ተጥሎበት ነበር። ማራዶና ፕሮፌሽናል እግር ኳስን ከዛሬ 23 ዓመት በፊት በ37 ዓመት ዕድሜው ያቆመ ሲሆን፤ በአርጀንቲና ውስጥ ያሉ ቡድኖችን በአሰልጣኝነት ከመራ በኋላ የአገሩን ብሔራዊ ቡድንንም በማሰልጠን ለዓለም ዋንጫ አብቅቷል። ከዚያም በኋላ በዩናይትድ አረብ ኤምሬትስ እና በሜክሲኮ ውስጥ የሚገኙ ቡድኖችን በተለያዩ ጊዜያት አሰልጥኖ ህይወቱ እስካለፈበት ጊዜ ድረስ ደግሞ የአገሩን አንድ ቡድን በማሰልጠን ላይ ነበር። የማራዶና አድናቂዎች ሐዘናቸውን ሲገልጹ
وظل مارادونا شخصية مثيرة للجدل أُطلقت عليها أوصاف مختلفة ومتناقضة، فهو اللاعب المبهر والعبقري الكروي الاستثنائي، لكنه في الوقت المدمن على المخدرات وسيء السمعة الذي تلاحقه الفضائح. ويعد مارادونا أحد أكثر لاعبي كرة القدم موهبة في تاريخ اللعبة، إذ يتمتع هذا اللاعب الارجنتيني بمزواجة نادرة بين قدرات متعددة. فهو صاحب أسلوب لعب مميز ورؤية متقدة، فضلا عن اتسامه بالحيوية والسرعة في اللعب، الصفات التي تسحر مشجعيه. لكنه في الوقت نفسه أغضب جمهوره بهدفه المختلف عليه، الذي وصفه بعبارته الشهيرة بأنها "يد الرب" إذ شابته لمسة يد خفيفة، في مرمى منتخب انجلترا في بطولة العالم عام 1986، وبإدمانه لاحقا على تناول المخدرات وأزماته الشخصية التي عاشها خارج الملعب. مارادونا يحمل كأس العالم قصير وجميل وعبقري كرة مواضيع قد تهمك نهاية ولد دييغو أرماندو مارادونا قبل نحو 60 عاما في حي فقير في مدينة بوينس آيريس، وهرب من واقع الفقر في شبابه بتحوله إلى نجم كرة قدم شهير يعتبره البعض حتى أعظم من اسطورة كرة القدم البرازيلي، بيليه. سجل اللاعب الارجنتيني 259 هدفا في 491 مباراة، وتفوق على منافسه الأمريكي الجنوبي في حصيلة الأصوات التي حصل عليها في عملية الاقتراع لاختيار أعظم لاعب في القرن العشرين، قبل أن يغير اتحاد كرة القدم الدولي (فيفا) قواعد التصويت ويخلص إلى تكريم اللاعبين معا. وأظهر مارادونا قدرات استثنائية منذ مراهقته عندما لعب مع فرق الناشئين والشباب، ابتدأها باللعب مع نادي أستريلا روجا ثم فريق نادي أرجنتينوس جونيورز، قبل أن يتقدم لاحتراف اللعب عالميا وهو بعمر 16 عاما و 120 يوما، حيث لعب أول مباراة دولية له مع منتخب الإرجنتين ضد منتخب المجر. لا يبدو مارادونا في صوة الرياضي المثالية؛ فهو قصير وبدين نسبيا ولا يتجاوز طوله خمسة أقدام وخمس بوصات، بيد أن مهاراته الفائقة في اللعب وخفة حركته وقدرته على المراوغة والانسلال بين اللاعبين وسيطرته على الكرة وتمريراته الناجحة، كلها مهارات تعوض وتغطي على نقص السرعة والوزن الزائد نسبيا. وإذا كان مارادونا بارعا في مناورة وإشغال حلقات دفاع الخصم، إلا أنه وجد أن من الصعب عليه المراوغة وتفادي المشاكل في حياته الحقيقية. يد الرب وهدف القرن إن أهداف ماردونا الـ 34 من 92 مشاركة مع منتخب الارجنتين تحكي جانبا واحداً فقط من قصة احترافه كلاعب دولي لامع. فقد قاد منتخب بلاده إلى الفوز في بطولة العالم في عام 1986 في المكسيك، وإلى مكان في نهائي البطولة بعد أربع سنوات من هذا التاريخ. وفي جولة ربع النهائي في بطولة العالم تلك، وفي مباراة فريق بلاده مع منتخب إنكلترا وقعت حادثتان، طبع الجدل بشأنهما مجمل حياة ماردونا الكروية. كان مارادونا دائم التردد على كوبا فقد اتسمت تلك المباراة بشحنة احتكاك وتحدٍ إضافية بسبب حرب فوكلاند التي وقعت بين البلدين قبل أربع سنوات منها. وحتى الدقيقة 51 من المباراة كانت نتيجة المباراة التعادل السلبي بدون أهداف، بيد أن مارادونا قفز في مواجهة حارس المرمى بيتر شيلتون ليسجل هدفا واضعا الكرة في شبكة المنتخب الانجليزي. لكنه قال لاحقا إن الهدف جاء بفضل "جزء من ضربة رأس من مارادونا والجزء الآخر من يد الرب"، وظل هذا الهدف مثار جدل في كرة القدم تشوبه شبهة أنه جاء من لمسة يد. وبعد أربع دقائق، عاد مارادونا ليسجل ما وصف بـ "هدف القرن العشرين" عندما التقط الكرة في نصف ملعب فريقه وانطلق في هجمة ساحرة تجاوز فيها العديد من اللاعبين وليخدع حارس المرمى شيلتون مودعا الكرة في مرماه. وقال المعلق الرياضي في بي بي سي باري ديفز "يجب أن نقول أنه هدف هائل - و لا يوجد أي شك في صحته. فقد كان نتاج عبقري كرة قدم خالص". وقد تراجعت إنجلترا في البطولة بعد هذه المباراة لتتأهل الأرجنتين، ليقول مارادونا إنه كان "أكبر بكثير من فوز بمباراة، لقد كان سقوطاً للانكليز بالضربة القاضية". مارادونا والزعيم الفنزويلي الراحل هيوغو شافير أرقام قياسية حطم مارادونا الرقم القياسي العالمي في سعر انتقاله مرتين، الأولى عندما انتقل من نادي بوكا جونيورز في موطنه إلى برشلونة الإسباني في عام 1982 ( 3 مليون جنيه استرليني) وعندمت انضم إلى نادي نابولي الإيطالي بعد ذلك بعامين مقابل ( خمسة ملايين جنيه إسترليني). كان هناك أكثر من 80000 مشجع في انتظاره عندما حط بطائرة عمودية على أرض الملعب في ايطاليا. قدم أفضل عروضه الكروية في إيطاليا وحظي بتكريم الجماهير حيث فاز نابولي بلقب الدوري الايطالي عامي 1987 و 1990 وكأس الاتحاد الأوروبي عام 1989. استمر حفل الاحتفال بالانتصار الأول مدة خمسة أيام مع نزول مئات الآلاف إلى الشوارع وبات مارادونا محط الاهتمام والآمال ومحاصراً حسب قوله عندما قال "هذه مدينة رائعة لكنني بالكاد أستطيع التنفس. أريد أن أكون حرا في التجول، أنا فتى مثل أي شخص آخر". ونشأت علاقة بينه وبين عصابة المافيا كامورا بسبب إدمانه على المخدرات. وفي اعقاب خسارة بلاده امام ألمانيا في كأس العالم التي جرت في إيطاليا 1990أظهرت اختبارات تعاطيه للمنشطات مما أدى إلى إيقافه لمدة 15 شهراً عام 1991. وقاد فريق بلاده مرة أخرى ووصل نهائي كأس العالم في الولايات المتحدة في 1994 لكنه أعيد إلى بلاده بعد إخفاقه في اختبار المخدرات. بعد اختباره الإيجابي الثالث بعد ثلاث سنوات تقاعد من كرة القدم في عيد ميلاده السابع والثلاثين،لكنه ظل يعاني من المشاكل. ادمان المخدرات والكحول وحكم على مارادونا بالسجن عامين و 10 أشهر مع وقف التنفيذ بعد إدانته في إطلاق نار على الصحفيين ببندقية هوائية. وأدى تعاطيه للكوكايين وإدمان الكحول إلى العديد من المشكلات الصحية وزاد وزنه حيث وصل إلى 128 كيلو غراماً في وقت من الأوقات، وتعرض لأزمة قلبية شديدة في عام 2004 ودخل العناية المركزة. خضع لعملية جراحية في المعدة للمساعدة في القضاء على السمنة التي كان يعاني منها وتوجه إلى كوبا للاستجمام وللتغلب على مرضه. كان مارادونا يعاني من متاعب صحية خلال السنوات الأخيرة وعلى الرغم من كل هذا تم تعيين مارادونا مدرباً للمنتخب الأرجنتيني الوطني في عام 2008 وقاد الفريق إلى ربع نهائي كأس العالمبعد ذلك بعامين أن ينتهي عهده بهزيمة 4-0 أمام ألمانيا في مرحلة ربع النهائي. احتاج مارادونا إلى جراحة ترميمية على شفته بعد أن عضه أحد كلابه واقر علناً أبوته لابنه دييغو أرماندو جونيور الذي ولد من علاقة غرامية. وخير مثال على أسلوب حياته الفوضوية كان عندما حضر مباراة الأرجنتين ضد نيجيريا في كأس العالم 2018 في روسيا. فقد كشف النقاب عن لافتة تحمل صورته، ورقص مع أحد مشجعي نيجيريا وتضرغ إلى السماء قبل المباراة واحتفل بشدة عندما سجل مواطنه ليونيل ميسي هدفاً لبلاده ونام وألقى تحية مزدوجة بإصبعه الوسطى بعد هدف الأرجنتين الثاني. وأشارت بعض التقارير إلى أنه احتاج إلى علاج طبي بعد ذلك. مشين، ملهم، ممتع، عظيم، قمة كلمات تختصر شخصية مارادونا الذي عاش حياة صاخبة وحافلة.
https://www.bbc.com/amharic/news-55487923
https://www.bbc.com/arabic/world-55480602
የ66 ዓመቱ ግለሰብ ለአንድ ወር ተጥሎበት የነበረው የጉዞ እገዳ ከተነሳ በኋላ ከባለቤቱ ኤስተር ጋር ወደ እስራኤል አቅንቷል። አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ ጠቅላይ ሚንስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ የተቀበሏቸው ሲሆን “አሁን አገራችሁ ናችሁ” ሲሉም ጠቅላይ ሚንስትሩ የእስራኤል ብሔራዊ መታወቂያ ሰጥተዋቸዋል። ጆናታን የታሰረው እአአ በ1985 ነበር። የአሜሪካን ሚስጥር ለእስራኤል መስረቁን አምኖ የእድሜ ልክ እስራት ተፈርዶበት ነበር። አሜሪካ ከአጋሯ እስራኤል መረጃ መደበቋ አስቆጥቶት እንደነበር ተናግሯል። መጀመሪያ ላይ ጆናታን ይሰልልላት እንደነበረ እስራኤል አላመነችም። ከሕገ ወጥ ባለሥልጣኖች ጋር እንደሚሠራም ተነግሮ ነበር 1995 ላይ ግን እስራኤል ዜግነት ሰጠችው። 3 ዓመት ቆይታ ደግሟ ሰላይ እንደሆነ አመነች። ከእስር እንዲለቀቅ እስራኤል ብትጠይቅም ከዚህ ቀደም የነበሩ የአሜሪካ ፕሬዘዳንቶች እስከ 2015 ድረስ አልፈቀዱም። 2015 ላይ ሲለቀቅ፤ ቢያንስ ለአምስት ዓመት ያለ ፍቃድ ከአሜሪካ ውጪ መጓዝ እንደማይችል ቅድመ ሁኔታ ተቀምጦ ነው። ባለፈው ወር የአሜሪካ የፍትሕ ተቋም የጉዞ ክልከላው እንደተነሳለትና እስራኤል መሄድ እንደሚችል አስታውቋል። አሜሪካዊው ቢልየነር ሸልደን አደልሰን እና ባለቤቱ ሚርያም ባመቻቹት የግል ጀት ከኒው ጀርሲ እስራኤል በሯል። ከባለቤቱ ጋር እስራኤል እንደደረሱ አውሮፕላን ማረፊያ ውስጥ የተቀበሏቸውደ ቤንያሚን ኔታንያሁ “እንኳን ደህና መጣችሁ። በስተመጨረሻ አገራችሁ መምጣታችሁ መልካም ነው። እዚህ በነጻነትና በሀሴት አዲስ ሕይወት መጀመር ትችላላችሁ” ብለዋል። ጥንዶቹ እስራኤል ሲደርሱ ተንበርክከው መሬቱን ስመው የአይሁድ እምነት ፀሎት አድርሰዋል። ጆናታን “ከ35 ዓመት በኋላ አገራችን መመለስ እጅግ ያስደስታል። ሕዝቡና ጠቅላይ ሚንስትሩ አገራችን እንድንገባ ስላደረጉን እናመሰግናለን። በአገራችን እና በመሪያችን እንኮራለን። ውጤታማ ዜጎች ለመሆን ቆርጠን ተነስተናል” ሲል ስሜቱን ገልጿል። ለቀጣይ ሁለት ሳምንታት እየሩሳሌም ውስጥ ባለ አፓርትመንት ራሳቸውን ለይተው ያቆያሉ። እስራኤል ሃዮም የተባለው ጋዜጣ ባለቤት ሚርያም፤ ጆናታን ሞቅ ያለ አቀባበል እንዲደረግለት ጠይቃለች። “እስራኤል ውለታው አለባት። ተጎድቶ እንደመጣ ወታደር አገሪቱ የሚገባውን ሁሉ ልታመቻችለት ይገባል” ብላለች። 1998 ላይ ከአሶሽየትድ ፕረስ ጋር በነበረው ቆይታ፤ ጆናታን ለስለላ የከፈለው መስዋዕትነትና ያገኘው ዋጋ እንደማይመጣጠኑ ተናግሮ ነበር። “ምንም ውጤት አላገኘሁም። ሁለት አገሮች ለማገልገል ሞክሬያለሁ። ያ ደግሞ አይሠራም” ብሎ ነበር በቃለ ምልልሱ።
وكان في استقبال بولارد، المحلل السابق لدي البحرية الأمريكية، في المطار رئيس الوزراء الإسرائيلي بنيامين نتنياهو. واستقبل نتنياهو بولارد البالغ من العمر 66 عاما وزوجته وقرأ أجزاء من التوراة لمباركتهما. وقال نتنياهو لبولارد "لقد عدت إلى وطنك أخيرا" قبل أن يسلمه وزوجته الهويات الإسرائيلية. واعتقل بولارد في الولايات المتحدة عام 1985 وحكم عليه بالسجن مدى الحياة بعدما اعترف في المحكمة ببيع معلومات سرية أمريكية لإسرائيل. مواضيع قد تهمك نهاية وقال بولارد إنه "كان يشعر بالإحباط بسبب قيام الولايات المتحدة بإخفاء معلومات استخباراتية هامة عن أقرب حلفائها". من جانبها نفت إسرائيل أن بولارد كان يتجسس لصالحها مؤكدة أنه "كان يعمل مع عملاء منشقين في جهاز الاستخبارات الإسرائيلي (الموساد)"، لكن إسرائيل منحت بولارد الجنسية وحقوق المواطنة كاملة في عام 1995 وبعدها بثلاث سنوات اعترفت به كعميل استخباراتي بشكل رسمي. ورفضت الإدارات الأمريكية المتعاقبة طلبات إسرائيل المتكررة للعفو عن بولارد وإطلاق سراحه وفي عام 2015 أطلق سراح بولارد بعد فرض بعض الشروط عليه منها التزامه بعدم السفر خارج البلاد لخمس سنوات دون إذن. وأعلنت وزارة العدل الأمريكية أن بولارد أنهى فترة إطلاق سراحه المشروطة وأصبح حرا بشكل كامل وبالتالي قرر بولارد التوجه لإسرائيل. وتوجه بولارد لتل أبيب على متن طائرة خاصة يمتلكها الملياردير شيلدون أديلسون وزوجته مريم حيث أقلعت من مطار نيوجيرسي باتجاه مطار بن غوريون في تل أبيب. ووجد بولارد نتنياهو في استقبال لدى خروجه من الطائرة. وقال بولارد "نحن نشعر بالفخر للعودة إلى الوطن بعد 35 عاما ونشكر الجميع ورئيس الوزراء الإسرائيلي على جهودهم لإعادتنا ولايمكن أن يكون أحد أكثر فخرا بوطنه ولا قادة أكثر منا". وأضاف "نأمل أن نصبح مواطنين صالحين في هذا الوطن بأسرع ما يمكن وأن نبدأ حياتنا الجديدة". وسيقضي بولارد وزوجته أسبوعين كعزل ذاتي في منزلهما في القدس حسب قوانين مواجهة فيروس كورونا في إسرائيل. وكتبت مريم أديلسون زوجة الملياردير شيلدون في جريدة إسرائيل اليوم التي تمتلكها بالشراكة مع زوجها لتطالب الإسرائيليين باستقبال بولارد وزوجته بكل ترحاب و"دموع الشفقة وبالأحضان الممتنة". وكتبت مريم "جوناثان يستحق أعمق امتنان واعتراف بالجميل من جانب إسرائيل، ومثله مثل أي جندي مصاب يعود للوطن من جبهة المعركة بعد معارك طويلة وقاسية هو يستحق كل ما يمكن أن تقدمه له بلاده من حقوق وتسهيلات حتى يعيش في راحة تامة مع أسرته". وفي مقابلة مع وكالة أنباء أسوشيتدبرس قال بولارد عام 1998 إن الثمن الذي دفعه للتجسس لصالح إسرائيل كان غير مكافيء لأفعاله. وقال "ليس هناك شيء جيد جاء نتيجة لما فعلت، لقد حاولت خدمة دولتين في نفس الوقت ولا يمكن فعل هذا".
https://www.bbc.com/amharic/news-55516802
https://www.bbc.com/arabic/middleeast-55522543
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብደላ ሐምዶክና ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ ለዚህ ችግር ቀዳሚ ምክንያት የሰሜን ምዕራብ የኢትዮጵያ ግዛት ከሆነው ከአማራ ክልል ጋር በሚዋሰነውና የሱዳን የዳቦ ቅርጫት ተብሎ በሚጠራው የገዳሪፍ ግዛት ውስጥ በሚገኘው አል ፋሻጋ አካባቢ የግዛት ይገባኛል ነው። ሁለቱን አገራት የሚለየው ድንበር መልክአ ምድራዊ አቀማመጦችን በመጥቀስ ከሚገለጸው ውጪ በመሬት ላይ በግልጽ ተለይቶ የተካለለ አይደለም። የቅኝ ግዛት ስምምነቶች በአፍሪካ ቀንድ ያሉ ድንበሮች በጣሙን አወዛጋቢ ናቸው። ከአስርት ዓመታት በፊት ኢትዮጵያ ከሶማሊያ ጋር በኦጋዴን የተነሳ ጦርነት አድርገዋል። እንዲሁም ከ20 ዓመታት በፊት ደግሞ በትንሿ ባድመ ይገባኝል ምክንያት ኢትዮጵያና ኤርትራ ጦርነት ውስጥ ገብተው ነበር። በጦርነቱ 80 ሺህ የሚደርሱ ወታደሮች መሞታቸው የሚነገር ሲሆን በዚህም ምክንያት በሁለቱ አገራት ፍጥጫ ውስጥ ቆይተዋል። በተለይ ደግሞ ዓለም አቀፉ ፍርድ ቤት ለኤርትራ ከወሰናቸው ግዛቶች ኢትዮጵያ ለመውጣት ፈቃደኛ ባለመሆኗ አለመግባባቱ ለዓመታት ቆይቷል። እነዚህ ቦታዎች በዚህ ዓመት በትግራይ ውስጥ የተቀሰቀሰውን ውጊያ ተከትሎ የኤርትራ ወታደሮች መልሰው ተቆጠጥረዋቸዋል። ከዓመታት በፊት ኢትዮጵያና ሱዳን ለረጅም ጊዜ ተቋርጦ የነበረውን 744 ኪሎ ሜትር ርዝመት ያለውን ድንበራቸውን ለይቶ ለማመላከት የሚያስችል ንግግርን መልሰው ጀመሩ። በዚህ መፍትሄ ለመስጠት አስቸጋሪ የሆነው አካባቢ ፋሽጋ የሚባለው ነበር። በ1902 እና በ1907 (እአአ) የነበረው የቅኝ ግዛት ስምምነት መሰረት ዓለም አቀፉ ድንበር ወደ ምሥራቅ ይዘልቃል። በዚህም ሳቢያ መሬቱ ወደ ሱዳን የሚካተት ይሆናል። ነገር ግን ቦታው ኢትዮጵያውያን የሚኖሩበት ሲሆን የግብርና ሥራ በማከናወንም የሚጠበቅባቸውን ግብር ለኢትዮጵያ መንግሥት ሲከፍሉ ቆይተዋል። የሱዳን ወታደራዊ ባለስልጣናት አወዛጋቢውን ቦታ ይዘው እንደሚቆዩ አሳውቀዋል 'ድብቅ ስምምነት' ሁለቱ አገራት ሲደረጉ በነበረው የድንበር ድርድር አማካይነት በ2008 (እአአ) ላይ ከመግባባት ደረሱ። በዚህም ኢትዮጵያ ለሕጋዊው ድንበር ዕውቅና ስትሰጥ ሱዳን ደግሞ ኢትዮጵያውያኑ በስፍራው ያለችግር ሕይወታቸውን እንዲቀጥሉ ፈቀደች። ይህም አስከ ቅርብ ጊዜ ድረስ በድንበር አካባቢ ያሉ የነዋሪዎችን ህይወት ሳያደናቅፍ ኢትዮጵያ ግልጽ የድንበር መለያ እንዲኖር እስክትጠይቅ ድረስ ቀጥሎ ነበር። በሁለቱ አገራት መካከል ከስምምነት የተደረሰበትን የዚህ የድርድር ልዑክ የተመራው የህወሓት ከፍተኛ ባለስልጣን በሆኑት በአባይ ፀሐዬ ነበር። ህወሓት ከማዕከላዊው መንግሥት ስልጣን ሲወገድ የአማራ ብሔር መሪዎች ከሱዳን ጋር የተደረሰው ስምምነት በአግባቡ ሳያውቁት የተደረገ ድብቅ ውል ነው ሲሉ ተቃውመውታል። በአሁኑ ጊዜ በፋሽጋ አካባቢ ለተከሰተው ግጭት ሁለቱም ወገኖች የየራሳቸውን ምክንያት ያቀርባሉ። ነገር ግን የተከሰተው የሚያከራክር አይደለም፤ በዚህም የሱዳን ሠራዊት ኢትዮጵያዉያኑን ከሚኖሩባቸው መንደሮች ለቀው እንዲወጡ አድርጓል። በቅርቡ ጂቡቲ ውስጥ በተካሄደው ቀጠናዊ የኢጋድ ጉባኤ ላይ የሱዳኑ ጠቅላይ ሚኒስትር አብደላ ሐምዶክ ጉዳዩን ከኢትዮጵያው አቻቸው ዐብይ አህመድ ጋር አንስተው ተወያይተዋል። ስለድንበሩ ጉዳይ ድርድር ለማድረግ ቢስማሙም ሁለቱም የየራሳቸውን ቅድመ ሁኔታ አስቀምጠዋል። ኢትዮጵያ በድንበር አካባቢ ጉዳት የደረሰባቸውን ማኅበረሰቦች ሱዳን እንደትክስ ስትጠይቅ፤ ሱዳን በበኩሏ ነገሮች ወደ ነበሩበት እንዲመለሱ ትፈልጋለች። በበርካታ የድንበር ውዝግቦች ውስጥ እንደሚያጋጥመው ሁሉም ወገን የተለያየ የታሪክ፣ የሕግና ለዘመናት የቆዩ ስምምነቶችን እንዴት መተርጎም እንዳለባቸው የየራሱ ትንታኔ አለው። ነገር ግን ይህ የሁለት ጉዳዮች ማሳያ ምልክት ነው፤ ይህም ከጠቅላይ ሚኒስርት ዐብይ የፖሊሲ ለውጥ ጋር የሚያያዝ ነው። የአማራ ክልል ኃይሎች በሁመራ ግዛት ይገባኛል በፋሽጋ አካባቢ የሚኖሩት ኢትዮጵያውያን የአማራ ብሔር አባላት ናቸው። ይህም ጠቅላይ ሚኒስትሩ በአገሪቱ ትልቁ ከሆነው የኦሮሞ ብሔር በኩል የነበራቸው ድጋፍ በከፍተኛ ደረጃ በመቀነሱ የፖለቲካ ድጋፍ ለማግኘት ትኩረት ያደረጉበት ማኅበረሰብ ነው። አማራ በአገሪቱ ሁለተኛው ትልቁ ብሔር ሲሆን በአገሪቱ የመሪነት ስፍራም ታሪካዊ ስፍራ አለው። ከወር በፊት የፌደራል መንግሥቱ በትግራይ ክልል በህወሓት ኃይሎች ላይ ድል መቀዳጀቱን ተከትሎ የአማራ ክልል የግዛት ይገባኛል ጥያቄን እያነሳ ነው። የህወሓት ኃይሎች ሽንፈት ሲገጥማቸውና የአማራ ክልል ሚሊሻ ጥያቄ የተነሳባቸውን አካባቢዎች ሲቆጣጠር የራሱን ባንዲራ በመስቀል "ወደ አማራ ክልል እንኳን ደህና መጡ" የሚሉ የመንገድ ምልክቶችን አስቀምጧል። ቦታዎቹ በአማራ ክልል ጥያቄ የሚቀርብባቸው ሲሆን ወደ ትግራይ ክልል የተጠቃለሉት ህወሓት ስልጣን በያዘበት ጊዜ ነበር። ምንም እንኳን ጉዳዩ የውስጣዊ የድንበር ጉዳይ ሳይሆን ከጎረቤት አገር ጋር ያለ የግዛት ጉዳይ ቢሆንም፤ የፋሽጋው ግጭትም ተመሳሳይ የግዛት ይገባኛል ጥያቄን የተከተለ ነው። የጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ የውጭ ግንኙነት የፖሊሲ ለውጥ ችግሩ በሰላማዊ መንገድ እንዳይፈታ ቀጥተኛ ባልሆነ መንገድ ምክንያት ሆኗል። ለ60 ዓመታት የኢትዮጵያ ስትራተጂካዊ ዓላማ ግብጽን መግታት ላይ ያተኮረ ነበር። ነገር ግን ከዓመት በፊት ጠቅላይ ሚኒስትሩ የወዳጅነት እጃቸውን ዘርግተዋል። ኢትዮጵያና ግብጽ የአባይ ወንዝን የህልውናቸው ጥያቄ አድርገው ይመለከቱታል። ግብጽ በቅኝ ግዛት ዘመን ተቀመጡ ስምምነቶችን መሠረት አድርጋ በላይኛው የተፋሰሱ አገራት ውስጥ የሚገነቡ ግድቦች በውሃ ድርሻዋ ላይ የተጋረጡ አደጋዎች እንደሆኑ ትመለከታቸዋለች። ኢትዮጵያ ደግሞ የአባይ ወንዝን ለምታደርገው የኢኮኖሚ ልማት በጣሙን አስፋላጊ ለሆነው የኤሌክትሪክ ኃይል ዋነኛ ምንጭ አድርጋ ትመለከተዋለች። በግዙፉ የታላቁ ኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ላይ ውዝግብ የተነሳውም በዚህ ሳቢያ ነው። የኢትዮጵያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ለሚያካሂደው የውሃ ዲፕሎማሲ ዋነኛው መሰረቱ በቀሪዎቹ የአባይ ወንዝ የላይኛው ተፋሰስ የአፍሪካ አገራት መካከል ተፈጥሮ የነበረው የትብብር መዋቅር ነበር። ዓላማውም በርካታ አገራትን ያካተተ በአባይ ወንዝ የውሃ ክፍፍል ላይ አጠቃላይ ስምምነት መድረስ ነበር። በዚህ መድረክ ላይም ግብጽ በቁጥር ተበልጣ የበላይነትን ማግኘት አልቻለችም። ህዳሴው ግድብም ጎርፍን በመቆጣጠር፣ የመስኖ ልማቷን በመጨመርና ርካሽ የኤሌክትሪክ ኃይል ለማግኘት እንደሚያስችላት በመረዳት፤ ሱዳንም ከቀሪዎቹ የአፍሪካ አገራት ወገን ተሰልፋ ነበር። ግብጽ ግን በቅኝ ግዛት ዘመን ስምምነት ላይ የተቀመጠውን አብዛኛውን የአባይ ወንዝን ውሃ ለማግኘት የሚያስችላትን ጥቅም ለማስከበር ቀጥተኛ የሁለትዮሽ ድርድር ፈልጋ ነበር። በጥቅምት ወር 2012 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስርት ዐብይ በሩሲያ አፍሪካ ጉባኤ ላይ ለመሳተፍ ወደ ሩሲያ ሶቺ በሄዱበት ጊዜ ከግብጹ ፕሬዝዳንት አብዱል ፋታህ አልሲሲሰ ጋር ተገናኝተው ነበር። የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ባለስልጣናት ባልተገኙበት በዚህ ውይይት ኢትዮጵያ በአባይ ውሃ ላይ ከምትከተለው ስትራተጂ ውጪ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በፕሬዝዳንት አል ሲሲ የቀረበውን በህዳሴው ግድብ ድርድር ላይ አሜሪካ በአሸማጋይነት እንድትገባ የቀረበውን ሐሳብ ተቀበሉት። በዚህም ሂደት አሜሪካ ከግብጽ ጎን ቆመች። ከኤርትራ ጋር የነበረውን ውጥረት ለማስወገድ የቻሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ በተመሳሳይ ከግብጽ ጋርም ከስምምነት እንደሚደርሱ አስበው ነበር፤ ግን አልሆነም። እንዲያውም እራሳቸውን አጣብቂኝ ውስጥ አስገቡ። በዋሽንግተኑ ድርድር ላይ የተጋበዘችው አገር ለዓመታት በአሜሪካ ሽብርተኞችን ከሚደገፉ መንግሥታት ዝርዝር ውስጥ ገብታ የገንዘብ ማዕቀብ ስር የቆየችውና ለአሜሪካ ተጽእኖ ተጋላጭ የሆነችው ሱዳን ነበረች። በድርድሩም ሱዳን ከግብጽ ጋር ተስማምታ ቆመች። በኢትዮጵያውያን ዘንድ አሜሪካ ያቀረበችው የስምምነት ሐሳብ ተቃውሞ የገጠመው ሲሆን፤ በዚህም ጠቅላይ ሚኒስትሩ ሐሳቡን ውድቅ ለማድረፈግ ተገደዱ። ይህንንም ተከትሎ አሜሪካ ለኢትዮጵያ ከምትሰጠው እርዳታ የተወሰነውን አገደች። የአሜሪካው ፕሬዝዳንትም ግብጽ የህዳሴውን ግድብ "ልታፈነዳው" ትችላለች ሲሉ ያስጠነቀቁ ሲሆን፤ ኢትዮጵያም ግድቡ በሚገነባበት አካባቢ ማንኛውም በረራ እንዳይካሄድ አደረገች። አብዛኛው የአባይ ውሃ የሚመነጨው ኢትዮጵያ ውስጥ ካሉ ገባር ወንዞች ነው ተቃዋሚዎችን መደገፍ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ በትግራይ ውስጥ ከተከሰተው ግጭትና በሱዳን ድንበር ካለው ውጥረት በተጨማሪ ከግብጽ ጋር ውዝግብ ውስጥ መግባት አይችሉም። ከሱዳን ጋር ያለው የድንበር ችግር በታሪክ ለረጅም ጊዜ የቆየውን ውዝግብ መልሶ እንዲያንሰራራ አድርጎታል። ከአርባ ዓመታት በፊት ሱዳን ህወሓትን ጨምሮ የብሔር ሸማቂ ቡድኖችን ስታስታጥቅ የኢትዮጵያው ወታደራዊ መንግሥት ደግሞ የሱዳን አማጺያንን ይረዳ ነበር። በአውሮፓውያኑ በ1990ዎቹ ሱዳን ታጣቂ እስላማዊ ቡድኖችን ስትደግፍ ኢትዮጵያ ደግሞ የሱዳን ተቃዋሚዎችን ትረዳ ነበር። በትጥቅ የተደገፉ ግጭቶችና አለመረጋጋቶች በብዙ የኢትዮጵያ ክፍሎች ውስጥ በሚያጋጥሙበት በዚህ ጊዜ፤ ሱዳን በቅርቡ የተሟላ ባይሆንም በዳርፉርና በኑቢያ ተራሮች ካሉ አማጽያን ጋር የሰላም ስምምነት ደርሳለች። በዚህ ሁኔታም አገራቱ ወደ ቆየው አንዳቸው የአንዳቸውን ሠላም ወደ ሚያናጋ ተግባር ሊመለሱ ይችላሉ። በሱዳንና በኢትዮጵያ መካከል ያለው ግንኙነት ከፍተኛ ከሚባለው ደረጃ ላይ ደርሶ የነበረው ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ ወደ ካርቱም ሄደው አልበሽር ከስልጣን ከተወገዱ በኋላ የዲሞክራሲ መብት ጠያቂ ተቃዋሚዎችና የአገሪቱ ጀነራሎች የሲቪል አስተዳደር እንዲመሰርቱ ድጋፍ ባደረጉበት ጊዜ ነው። የሱዳኑ ጠቅላይ ሚኒስትር ሐምዶክም ውለታቸውን ለመመለስ በትግራይ ግጭት በተከሰተበት ጊዜ መፍትሄ ለማምጣት ለማሸማገል ሙከራ አድርገው ነበር። ነገር ግን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ ኢትዮጵያ ውስጣዊ ጉዳይዋን በራሷ ትወጣዋለች በሚል ሳይቀበሉት ቀርተዋል። ረሃብና አሰቃቂ ታሪክ ያላቸው ስደተኞች ከትግራይ ወደ ሱዳን እየሄዱ ባሉበት ሁኔታ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ሽምግልናውን ላለመቀበል የበለጠ አስቸጋሪ ሊሆንባቸው ይችላል። ምናልባትም በሁለቱ አገራት መካከል አዲስ ዙር ድንበር ተሻጋሪ ጠላትነት ሊቀሰቀስ የሚችልበት ስጋት ያለ ሲሆን ይህም የቀጠናውን ቀውስ ሊያባብሰው ይችላል። *አሌክስ ደ ዋል በአሜሪካው ተፍትስ ዩኒቨርስቲ በሚገኘው የፍሌቸር የሕግና ዲፕሎማሲ ትምህርት ቤት ውስጥ የወርልድ ፒስ ፋውንዴሽን ዋና ዳይሬክተር ነው።
رئيس الوزراء الإثيوبي أبي آحمد (إلى اليمين) ورئيس الوزراء السوداني عبد الله حمدوك. البلدان لديهما تاريخ طويل من التنافس الإقليمي ويدور النزاع بينهما حاليا حول منطقة تعرف باسم الفشقة حيث يلتقي شمال غرب منطقة أمهرة الإثيوبية بولاية القضارف في السودان. وعلى الرغم من أن الحدود التقريبية بين البلدين معروفة جيدا، يحب المسافرون أن يقولوا إن إثيوبيا تبدأ عندما تفسح السهول السودانية الطريق للجبال الإثيوبية. يذكر أنه نادرا ما يتم ترسيم الحدود الدقيقة على الأرض. معاهدات الحقبة الاستعمارية إن الحدود في القرن الأفريقي متنازع عليها بشدة، وقد خاضت إثيوبيا حربا مع الصومال عام 1977 على منطقة أوغادين المتنازع عليها. مواضيع قد تهمك نهاية وفي عام 1998، حاربت إثيوبيا إريتريا على قطعة صغيرة من الأرض المتنازع عليها تسمى بادمي. وقتل نحو 80 ألف جندي في تلك الحرب التي أدت إلى مرارة عميقة بين البلدين، خاصة وأن إثيوبيا رفضت الانسحاب من بلدة بادمي على الرغم من أن محكمة العدل الدولية منحت معظم هذه الأراضي لإريتريا. وقد أعادت القوات الإريترية احتلال المنطقة خلال القتال في تيغراي في نوفمبر/تشرين الثاني من عام 2020. آلاف الإثيوبيين "يفرون إلى السودان" بسبب القتال في إقليم تيغراي لماذا تغرق إثيوبيا في دوامة الصراعات العرقية؟ الصراع في تيغراي: البعد الإريتري في الأزمة آلاف اللاجئين الإثيوبيين في السودان يواجهون المجهول بسبب أزمة تيغراي وبعد حرب عام 1998، قام السودان وإثيوبيا بإحياء محادثات كانت قد دخلت في سبات منذ أمد طويل ليحددا بدقة حدودهما التي يبلغ طولها 744 كيلومترا. وفي هذا الإطار، كانت الفشقة هي أصعب منطقة لتسوية الخلاف حولها، فوفقا لمعاهدات الحقبة الاستعمارية لعامي 1902 و 1907 تمتد الحدود الدولية إلى الشرق منها. وهذا يعني أن الأرض ملك للسودان، لكن الإثيوبيين استقروا في المنطقة حيث مارسوا الزراعة وهم يدفعون ضرائبهم للسلطات الإثيوبية. "إدانة الاتفاق بوصفه صفقة سرية" وصلت المفاوضات بين الحكومتين إلى حل وسط في عام 2008 حيث اعترفت إثيوبيا بالحدود القانونية، لكن السودان سمح للإثيوبيين بالاستمرار في العيش هناك دون عائق. لقد كانت حالة كلاسيكية لـ "الحدود الناعمة" التي تمت إدارتها بطريقة لا تسمح لموقع "الحدود الصلبة" بتعطيل سبل عيش الناس في المنطقة الحدودية حيث ساد تعايش لعقود حتى طالبت إثيوبيا بخط سيادي نهائي. وترأس الوفد الإثيوبي إلى المحادثات التي أدت إلى تسوية عام 2008 آبي تسيهاي، المسؤول الكبير في جبهة تحرير شعب تيغراي. وبعد الإطاحة بجبهة تحرير شعب تيغراي من السلطة في إثيوبيا في 2018، أدان زعماء عرقية الأمهرة الاتفاق، ووصفوه بأنه صفقة سرية، وقالوا إنه لم تتم استشارتهم بشكل صحيح بشأن ذلك الاتفاق. ولكل جانب قصته الخاصة حول ما أشعل الاشتباك في الفشقة، لكن ما حدث بعد ذلك ليس محل خلاف، فقد طرد الجيش السوداني الإثيوبيين وأجبر القرويين على إخلاء أماكنهم. تعهد قادة الجيش السوداني بالتمسك بالمنطقة المتنازع عليها وفي قمة إقليمية عقدت في جيبوتي في 20 ديسمبر / كانون الأول الماضي، أثار رئيس الوزراء السوداني عبد الله حمدوك الأمر مع نظيره الإثيوبي آبي أحمد. وقد اتفقا على التفاوض، لكن لكل منهما شروط مسبقة مختلفة، فإثيوبيا تريد من السودانيين تعويض المتضررين، فيما يريد السودان العودة إلى الوضع السابق. وبينما كان المندوبون يتحدثون، وقع اشتباك ثان ألقى السودانيون باللوم فيه على القوات الإثيوبية. وكما هي الحال مع معظم النزاعات الحدودية؛ لدى كل طرف تحليل مختلف للتاريخ والقانون وكيفية تفسير المعاهدات القديمة، كما أن هذا النزاع يعد أيضا أحد أعراض مشكلتين أكبر أثارتهما التغييرات السياسية التي قام بها آبي أحمد. المطالبات الإقليمية في تيغراي والإثيوبيون الذين يسكنون الفشقة هم من عرقية الأمهرة، وهي القاعدة الانتخابية التي يربط آبي أحمد عربته السياسية بها بشكل متزايد بعد أن فقد دعما كبيرا في مجموعته العرقية الأورومو، وهي المجموعة العرقية الأكبر في إثيوبيا، فيما أن الأمهرة هي ثاني أكبر مجموعة عرقية في إثيوبيا وتحدر منها حكامها التاريخيين. وبتشجيع من انتصارات الجيش الفيدرالي في الصراع ضد جبهة تحرير شعب تيغراي على مدى الشهرين الماضيين، أعلن الأمهرة مطالب إقليمية في تيغراي. فبعد انسحاب جبهة تحرير شعب تيغراي وملاحقتها على أيدي ميليشيات الأمهرة، رفعت تلك الميليشيات أعلامها ووضعت لافتات على الطريق كتب عليها "مرحبا بكم في أمهرة". تحركت قوات وميليشيات الأمهرة إلى مركز حميرة الزراعي في تيغراي والمتاخم لإريتريا وقد حدث ذلك في الأراضي التي تطالب بها ولاية أمهرة لكنها خصصت لتيغراي في التسعينيات من القرن الماضي عندما كانت جبهة تحرير شعب تيغراي في السلطة في إثيوبيا. ويتبع صراع الفشقة النمط نفسه في المطالبة بالسيادة، باستثناء أنه لا يتعلق بالحدود الداخلية لإثيوبيا بل بالحدود مع دولة مجاورة. ويعد الفشل في حل هذه المسألة سلميا نتيجة غير مباشرة لانقلاب آخر لسياسة آبي أحمد ويتعلق الأمر هنا بالعلاقات الخارجية لإثيوبيا. فعلى مدار 60 عاما، كان الهدف الاستراتيجي لإثيوبيا هو احتواء مصر، ولكن قبل عام مد آبي يد الصداقة. فكلا البلدين يعتبران نهر النيل مسألة وجودية. وتعتبر مصر إقامة سدود في دول المنبع تهديدا لحصتها من مياه النيل التي حصلت عليها بمقتضى اتفاقيات الحقبة الاستعمارية، بينما تعتبر إثيوبيا النهر مصدرا أساسيا للطاقة الكهرومائية اللازمة لتطورها الاقتصادي. وقد وصل الخلاف إلى ذروته بشأن بناء سد النهضة الإثيوبي الضخم. عندما ينتهي العمل في بناء سد النهضة سيكون الأكبر في أفريقيا وكان حجر الأساس للدبلوماسية المائية لوزارة الخارجية الإثيوبية عبارة عن شبكة من التحالفات مع دول المنبع الأفريقية الأخرى بهدف تحقيق اتفاق شامل متعدد البلدان بشأن تقاسم مياه النيل. وكان السودان في المعسكر الأفريقي حيث كان من المقرر أن يستفيد من سد النهضة من خلال التحكم في الفيضانات وزيادة مياه الري وتوفير كهرباء أرخص. هل يعود سد النهضة بالفائدة على السودان؟ كيف سيتم ملء خزان سد النهضة الإثيوبي؟ غضب مصري واحتفال إثيوبي لبدء ملء سد النهضة كيف "خان" ترامب إثيوبيا في قضية سد النهضة؟ ومن جانبها، أرادت مصر محادثات ثنائية مباشرة بهدف الحفاظ على حقها في غالبية مياه النيل بمقتضى اتفاقيات الحقبة الاستعمارية. وفي أكتوبر/ تشرين الأول من عام 2019، توجه آبي أحمد لحضور القمة الروسية الأفريقية في سوتشي حيث التقى على هامش تلك القمة بالرئيس المصري عبد الفتاح السيسي. وفي اجتماع واحد وبدون حضور مسؤولين من وزارة الخارجية قلب آبي استراتيجية إثيوبيا بشأن مياه النيل. فقد وافق على اقتراح السيسي بأن تتوسط وزارة الخزانة الأمريكية في النزاع بشأن سد النهضة، حيث مال موقف الولايات المتحدة نحو مصر. تأتي معظم مياه النيل الأزرق من روافد تأتي من المرتفعات الإثيوبية فإذا كان الزعيم الإثيوبي الشاب، الذي فاز للتو بجائزة نوبل للسلام لدوره في إنهاء التوترات مع إريتريا، قد اعتقد بأنه يمكنه أيضا تأمين اتفاق مع مصر فقد كان مخطئا. لقد حدث العكس حيث وضع الزعيم الإثيوبي الشاب، البالغ من العمر 44 عاما، نفسه في موقف صعب. وكان السودان ثالث دولة تمت دعوتها للتفاوض في العاصمة الأمريكية واشنطن، وبسبب تعرض الخرطوم للضغط الأمريكي لأنها كانت بأمس الحاجة إلى أمريكا لرفع العقوبات المالية التي كانت مفروضة عليها عندما تم تصنيف السودان "دولة راعية للإرهاب" عام 1993، مال السودان إلى الموقف المصري. وقد انقلب الرأي العام الإثيوبي على المقترحات الأمريكية واضطر آبي لرفضها، وبعد ذلك علقت الولايات المتحدة بعض المساعدات لإثيوبيا. وحذر الرئيس الأمريكي دونالد ترامب من أن مصر قد "تفجر" السد، وأعلنت إثيوبيا منطقة حظر طيران فوق المنطقة التي يقع فيها سد النهضة. "نموذج زعزعة استقرار متبادلة" لا يستطيع آبي أحمد، الحائز على جائزة نوبل للسلام، تحمل المزيد من الخلافات مع مصر وسط الصراع في تيغراي والاشتباكات في الفشقة التي تثير أشباح تاريخ طويل من الخصومة بين إثيوبيا والسودان. ففي الثمانينيات من القرن الماضي، قامت إثيوبيا الشيوعية بتسليح المتمردين السودانيين بينما ساعد السودان الجماعات المسلحة العرقية القومية بما في ذلك جبهة تحرير شعب تيغراي. وفي التسعينيات من القرن الماضي، دعم السودان الجماعات الإسلامية المتشددة بينما دعمت إثيوبيا المعارضة السودانية. وفي ظل الاشتباكات المسلحة والاضطرابات في أجزاء كثيرة من إثيوبيا، بينما مازالت اتفاقية السلام الأخيرة التي أبرمها السودان مع المتمردين في دارفور وجبال النوبة غير مكتملة، فبالتالي يمكن لكل بلد أن يعود بسهولة إلى هذا النمط القديم من تبادل زعزعة الاستقرار. فر عشرات الآلاف من الأشخاص من الصراع في تيغراي إلى السودان وكانت العلاقات بين السودان وإثيوبيا قد وصلت إلى أدفأ درجاتها عندما سافر آبي إلى الخرطوم في يونيو/حزيران من عام 2019 لتشجيع المتظاهرين المؤيدين للديمقراطية والجنرالات السودانيين على التوصل إلى اتفاق بشأن حكومة مدنية بعد الإطاحة بالرئيس عمر البشير. لقد كانت مبادرة مميزة لآبي أحمد، رفيعة المستوى وفردية بالكامل، وكانت بحاجة إلى إضفاء الطابع الرسمي من خلال الهيئة الإقليمية "إيغاد" والثقل الدبلوماسي الكبير للآخرين؛ بما في ذلك الاتحاد الأفريقي والدول العربية والولايات المتحدة وبريطانيا لتحقيق نتائج. وقد حاول رئيس الوزراء السوداني حمدوك رد الجميل من خلال عرض المساعدة في حل الصراع الإثيوبي في تيغراي، وقد تم رفض عرضه مؤخرا في قمة 20 ديسمبر/كانون الأول الماضي حيث أصر آبي على أن الحكومة الإثيوبية ستتعامل مع شؤونها الداخلية بنفسها. ومع استمرار تدفق اللاجئين من تيغراي إلى السودان، حاملين معهم قصص الفظائع هناك والجوع، قد يجد رئيس الوزراء الإثيوبي صعوبة أكبر في رفض الوساطة. كما أنه يخاطر بإشعال جولة جديدة من العداء عبر الحدود بين إثيوبيا والسودان مما يعمق الأزمة في المنطقة. (أليكس دي وال هو المدير التنفيذي لمؤسسة السلام العالمي في كلية فليتشر للقانون والدبلوماسية بجامعة تافتس في الولايات المتحدة).
https://www.bbc.com/amharic/news-57313049
https://www.bbc.com/arabic/world-57279993
ታዳጊዋ ከአራት ቀናት በኋላ ራሷን አጥፍታለች። የቤልጂየም ሚዲያዎች ሪፖርት እንዳደረጉት ጥቃቱ ሲደርስባት የሚያሳዩ ምስሎች በተለያዩ ማህበራዊ ሚዲያዎች እየተጋሩ ነበር ብለዋል። የአገሪቱ አቃቤ ህግ እንዳሳወቀው ሶስቱ ተጠርጣሪዎች ከ18 አመት በታች ሲሆኑ ሁለቱ ግን 18ና 19 መሆናቸውን አስታውቆ በዛሬውም እለት ፍርድ ቤት ይቀርባሉ ብሏል። ታዳጊዋ መሞቷን ተከትሎ በቁጥጥር ስር የዋሉት ታዳጊዎች ምርመራ እንደተከፈተባቸውም ተዘግቧል። የቤልጂየም ሚዲያ ሪፖርት እንዳደረገው ታዳጊዋ አንድ ጓደኛዋን መቃብር ስፍራ አካባቢ ሊገናኙ ቀጠሮ ይዘው የነበረ ቢሆንም አራት ጓደኞቹን ይዞ መጥቶ በቡድን ደፍረዋታል። ጥቃት ሲደርስባት የሚያሳዩ ምስሎችም በማህበራዊ ሚዲያዎች ተጋርተዋል። "በእነዚህ ምስሎች ናቸው አለም ሁሉ ያያት፤ ሙሉ አለሟ ተገለባበጠ" በማለት አባትዋ ሄት ኒውስባልድ ለተባለ የቤልጂየም ሚዲያ ተናግሯል። ጉዳዩ የቤልጂየም ባለስልጣናትን አስቆጥቷል የአገሪቱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሳራ ሺልትዝ ወሲባዊ ጥቃቶችን የሚያሳዩ ምስሎች በበይነ መረብ እንዳይጋሩ ለማድረግ ጠንከር ያለ እርምጃ እንደሚወስዱ ቃል ገብተዋል። "እንዲህ አይነት ጥቃቶችን የሚያሳዩ ምስሎች በማህበራዊ ሚዲያ መጋራት የሚረብሽ ብቻ ሳይሆን ህገ ወይም ነው። በጭራሽ መደረግ የሌለበት ነገር ነው" ያሉት ሚኒስትሯ ቡድንም አዋቅረው ከተለያዩ የማህበራዊ ሚዲያዎች ተወካዮች ጋር ለመነጋጋርና ቁጥጥር የሚደረግበትን ፖሊሲም አንደሚገመግሙ አስታውቀዋል። "በጭራሽ ቃላት የለኝም። አፀያፊ ነው" በማለት የቤልጂየም ፍትህ ሚኒስትር ቪንሰንት ቫን ኩይኬንቦርን በትዊተር ገፃቸው አስፍረዋል። "ወሲባዊ ጥቃት የደረሰባችሁ እባካችሁ ሪፖርት አድርጉ። ፍትህ ከናንተ ጎን ናት። ጥቃት ያደረሱባችሁን ለመቅጣት ሁሉንም ነገር እናደርጋለን። እንዲሁም እንዲህ አይነት ምስል የሚያጋሩትንም ጭምር" ብለዋል። ሊዝቤት ስቲቨንስ የተባሉ የስርዓተ ፆታ ባለሙያ ለቪአርቲ ሚዲያ እንደተናገሩት ይህ ጥቃት ብቸኛ እንዳልሆነና በቤልጂየም በየአመቱ 200 የቡድን ደፈራዎች ሪፖርት ይደረጋሉ ብለዋል።
وقعت حادثة الاغتصاب الجماعي في مقبرة في مدينة غينت البلجيكية وبحسب وسائل إعلام بلجيكية، فقد نُشرت الأربعاء صور الاعتداء على الإنترنت. وانتحرت الضحية بعد أربعة أيام من الحادث. ويقول ممثلو الادعاء إن ثلاثة من المشتبه بهم، قُصّر، محتجزون في منشأة للشباب، بينما ألقي القبض على الشابين الآخرين، اللذين يبلغان من العمر 18 و 19 عاما، وقد مثل المتهمون يوم الأربعاء أمام المحكمة. واكتفى الادعاء بتأكيد أنه يجري التحقيق معهم بشأن "تهم وقعت قبل وقت قصير من وفاة الضحية". مواضيع قد تهمك نهاية وبحسب تقارير إعلامية بلجيكية، فقد رتبت الفتاة للقاء صديق لها في مقبرة في مدينة غينت في 15 مايو/ آيار. إلا أنه يُزعم أنه حضر مع المشتبه بهم الأربعة الآخرين واعتدوا على الضحية. كما تم تحميل صور من الهجوم على وسائل التواصل الاجتماعي. وقال والد الضحية لصحيفة هيت نيووسبلاد البلجيكية "هذه الصور كانت القشة الأخيرة بالنسبة لها .. لقد انهار عالمها كله". وقد تفاعل السياسيون البلجيكيون مع القضية بشكل كبير، إذ تعهدت وزيرة الدولة لشؤون المساواة، ساره شليتز، باتخاذ إجراءات صارمة لمنع نشر صور الاعتداء الجنسي على الإنترنت. وقالت إن "مثل هذه الصور على وسائل التواصل الاجتماعي ليس أمرا لا يطاق فقط، ولكنه أيضا غير قانوني تماما. ببساطة لا ينبغي أن يحدث هذه الأمر على الإطلاق". وأضافت أن فريقها سيلتقي بممثلي شركات وسائل التواصل الاجتماعي لمناقشة تعديل سياساتها المتعلقة بمثل هذه الأحداث. وكتب وزير العدل البلجيكي، فينسينت فان كويكنبورن، على تويتر إنه أمر"مروع..تعجز الكلمات عن التعبير". وقال "إنني أدعو ضحايا العنف الجنسي لتقديم شكاوى"، مشيرا إلى أن المساعدة متاحة وأن النظام القضائي "سيبذل قصارى جهده" للعثور على الجناة ومعاقبتهم، وكذلك أولئك الذين نشروا صور الاعتداء الجنسي. وقالت الخبيرة في مجال المساواة بين الجنسين، ليسبيت ستيفنز، للموقع الإخباري في أر تي نيوز، إن الاعتداء "للأسف ليس حالة نادرة"، مشيرة إلى أنه يتم الإبلاغ عن حوالي 200 حالة اغتصاب جماعي في بلجيكا كل عام.
https://www.bbc.com/amharic/news-49575651
https://www.bbc.com/arabic/world-46853837
ማክሰኞ ዕለት ፕሬዝደንቱ ''ለተፈጸመው ነገር ምንም አይነት ምክንያት ሊቀመጥለት አይችልም፤ ደቡብ አፍሪካውያን ሌሎች አፍሪካውያንን ማጥቃት አይችሉም'' ሲሉ ተደምጠዋል። ከዚሁ ጋር በተያያዘም ከአርባ በላይ ደቡብ አፍሪካውያን ከሰኞ አመሻሽ ጀምሮ በቁጥጥር ስር ውለዋል። ፖሊስ አመጸኞቹን ለመቆጣጠር አስለቃሽ ጭስ የተጠቀመ ሲሆን ነገሮች ከቁጥጥር ውጪ መሆን ሲጀምሩ ደግሞ የጎማ ጥይቶችንም ጭምር ተጠቅሞ ነበር ተብሏል። • ደቡብ አፍሪካ በወሮበሎች ላይ የጦር ሠራዊቷን አዘመተች • ደቡብ አፍሪቃዊቷን የቦክስ ቻምፒዮን የገደለው ተያዘ እስካሁን ቢያንስ አምስት ሰዎች መሞታቸውም ተሰምቷል። ''የተፈጸመው ዝርፊያ ሙሉ በሙሉ ተቀባይነት የሌለው ነው፤ ይህ ነገር ደቡብ አፍሪካ ውስጥ እንዲሆን አንፈቅድም'' ብለዋል ፕሬዝዳንቱ በትዊተር ገጻቸው ላይ ባሰፈሩት የቪዲዮ መልእክት። አክለውም ''ድርጊቱ በአስቸኳይ መቆም አለበት'' ብለዋል። በሌላ በኩል የአፍሪካ ህብረት በበኩሉ ተቀባይነት የሌለው ድርጊት ያለውን ተግባር በእጅጉ እንደሚቃወመው ባወጣው መግለጫ አስታውቋል። ዝርፊያውና አመጹ ማክሰኞ ዕለትም የቀጠለ ሲሆን አሌክሳንድሪያ ወደተባለችው ጆሃንስበርግ ክፍል መስፋፋቱ ተሰምቷል። አንዳንድ ነዋሪዎችም በሕገ-ወጥ መንገድ ወደሃገራችን የገቡ ስደተኞችን መንግስት ያባርልን ሲሉ ቁጣቸውን ገልጸዋል። የተፈጠረው ምንድነው? ጂፒ በተሰኘው አካባቢ የሬስቶራንት ባለቤት የሆነው አቶ ተከስተ ሹምዬ ስለሁኔታው ጠይቀነው ነበር። ''የሌላ ሃገር ዜጎች የሆኑ አፍሪካውያን ላይ ነው ጥቃቱ የተሰነዘረው። በተለይ ደግሞ የመኪና ሽያጭ ላይ የተሰማሩ ናይጄሪያውያን ላይ ከእሁድ ጀምሮ ጥቃት ተፈጽሟል። እስካሁን በሰማሁት ዜና ከ50 በላይ መኪና ተቃጥሏል''በማለት ሁኔታውን ያስረዳል። እሁድ ጠዋት ላይ ሶስት ሰዎች መገደላቸውን እና አንድ ህንጻ እንደተቃጠለ ሁኔታውም እስካሁን እንዳልተረጋጋ ተከስተ ነግሮናል። ተከስተ እንደሚለው በግምት ከአስር ቀናት በፊት ፕሪቶሪያ በተባለችው ከተማ የሃገሬው ታክሲ ሾፌሮች ከናይጄሪያውያን ሾፌሮች ጋር ተጋጭተው በናይጄሪያውያን በተተኮሰ ጥይት አንድ ደቡብ አፍሪካዊ መሞቱን ተከትሎ ትልቅ ብጥብጥ ተነስቶ ነበር። • በደቡብ አፍሪካው ዝርፊያ ከአርባ በላይ ሰዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ • ኢትዮጵያውያን 'የሌሉበት' ስለ ኢትዮጵያ የሚዘክረው ሬድ ሲ ዳይቪንግ ሪዞርት ፊልም በዚህም ምክንያት ላለፉት ቀናት ናይጄሪያውያንን ጨምሮ ከሌላ ሃገራት የመጡ ዜጎችን ንብረት መዝረፍና ማቃጠል ተበራክቶ እንደነበር ተከስተ ይናገራል። ብዙ ጥቃት የደረሰባቸው ናይጄሪያውያን እንደመሆናቸው በናይጄሪያዋ ሌጎች ከተማ የሚገኙ የደቡብ አፍሪውያን ሱፐርማርኬቶች ጉዳት እንደደረሰባቸው አንድ አይን እማኝ ለቢቢሲ አረጋግጧል። አንድ ሌላ የአይን እማኝ ደግሞ ሱፐርማርኬቱ የሚገኝበት መንገድ ላይ የሁለት ሰዎች ሬሳ መመልከቱን ገልጿል። የናይጄሪያው ፕሬዝዳንት ሞሃሙዱ ቡሃሪ በበኩላቸው የሃገራቸውን ቁጣ ለመግለጽና የዜጎቻቸውን ደህንነት ለማረጋገጥ ማክሰኞ ዕለት የልዑካን ቡድን ወደ ደቡብ አፍሪካ መላካቸውን አስታውቀዋል። በደቡብ አፍሪካ የኢትዮጵያ ኤምባሲም ጉዳዩ እስኪጣራና ዝርፊያዎቹ እስከሚቆሙ ድረስ ዜጎች ሱቆቻቸውን እንዲዘጉ አሳስቧል። አመጽ ሊነሳባቸው ከሚችላባቸው ቦታዎች እራሳቸውን እንደያርቁና ውድ የሆኑ ጌጣጌጦችን እንዳያደርጉም አስጠንቅቋል። በደቡብ አፍሪካ የኢትዮጵያ አምባሳደር የሆኑት ዶ/ር ሽፈራው ተክለማርያም በበኩላቸው ደቡብ አፍሪካውያን ወጣቶች ከሌላ ሃገራት የመጡ ዜጎች ስራችንን ቀምተውናል በሚል መነሻ እራሳቸውን በማደራጀት ሱቆች ላይ የመዝመት ሁኔታ ታይቷል ይላሉ። ''ከዚህ ጋር በተያያዘ ዜጎቻችን በስነልቦናም ይሁን ከዝርፊያው ጋር በተገናኘ የሚያጋጥማቸው ችግር አለ፤ ይህንንም ለመፍታት ከሃገሪቱ የጸጥታ አካላት ጋር በመተባበር የሚቻለውን ሁሉ እየተደረገ ነው''። የዛምቢያ ትራንስፖርት ሚኒስትር መስሪያ ቤት ደግሞ ትልልቅ የጭነት መኪኖች ወደ ደቡብ አፍሪካ የሚደረጉትን ጉዞ ለጊዜው እንዲያቆሙ አድርጓል።
تعهد الرئيس الجنوب أفريقي بالقضاء على العنف ضد النساء وقال إن النساء يتعرضن للاغتصاب والقتل باستمرار، مضيفا أنه "حان الوقت لوقف هذا العنف". وتشير الإحصائيات إلى حدوث نحو 40 ألف حالة اغتصاب سنويا في جنوب أفريقيا، ولكن يعتقد أن الأرقام الحقيقية تفوق ذلك العدد بكثير. وطلب الرئيس من الرجال في ملعب دورب، حيث كان يلقي خطابا، أن يقفوا تنديدا بهذه الجرائم. وقال: "لقد قطعنا أشواطا كبيرة في ترقية المرأة وتعزيز مكانتها في المجتمع، لكن العنف ضد النساء أصبح أزمة وطنية لابد من القضاء عليها، حتى تتمكن جميع نساء وفتيات جنوب أفريقيا من العيش في أمن وكرامة". وذكر جملة من التدابير الواجب اتخاذها من أجل القضاء على العنف ضد المرأة، من بينها تشديد العقوبات على المذنبين وتحسين "كفاءة الشرطة والقضاء" في التصدي لهذه الجرائم. وقال إنه الضروري أن "يتعلم الأطفال الاحترام والمساواة وعدم اللجوء إلى العنف". وسجلت الشرطة في جنوب أفريقيا 40035 حالة اغتصاب في 12 شهرا حتى 31 مارس/ آذار 2018، أي بمعدل 110 حالات يوميا. وهذا ارتفاع في عدد الحالات مقارنة بالعام السابق الذي سجلت فيه 39828 حالة اغتصاب.
https://www.bbc.com/amharic/news-55133343
https://www.bbc.com/arabic/science-and-tech-55132149
ፈቃድ ሰጪዎች ክትባቱን ያለፈበትን የሙከራ ሂደት ተመልክተው ክትባቱ ለተጠቃሚዎች መዋል አለበት ወይስ የለበትንም የሚለውን ይወስናሉ። የቤተ ሙከራ ሂደቶች እንደሚያሳዩት ኤምአርኤንኤ የተሰኘው ክትባት 94 በመቶ ውጤታማና ሰዎች ከኮሮናቫይረስ የሚያድን ነው። በሌላ በኩል ፋይዘር የተሰኘው ክትባት ለአሜሪካ መንግሥት ተቆጣጣሪዎች የይለፍልኝ ጥያቄ ጠይቋል። የዩናይትድ ኪንግደም ተቆጣጣሪዎችም ፋይዘር የተሰኘው ክትባት ለገበያ መዋል ይችላል ወይ የሚለውን በማጣራት ላይ ናቸው። ከዚህም አልፎ አስትራዜኔካ እና ኦክስፎርድ ዩኒቨርሲቲ እያመረቱት ያለው ክትባት ለተጠቃሚ መቅረብ ይችል እንደሁ ምርመራ እየተደረገለት ይገኛል። ሞደርና ከዩናይት ኪንግደም መንግሥት ፈቃድ እንደሚያገኝ ተስፋ አድርጓል። የሞዴርና ክትባት በ30 ሺህ ሰዎች ላይ ተሞክሮ ውጤታማ ተብሏል። በተለይ ክትባቱ ለኮሮናቫይረስ በጣም ተጎጂ ናቸው በተባሉ ከ60 ዓመት በላይ ባሉ ሰዎች ላይ ውጤታማ ሆኗል። አሁን የፊት መስመሩን የያዙት ክትባቶች የራሳቸው የሆነ ጥቅምና የጎንዮሽ ጉዳት አላቸው። የአስትራዜኔካ ክትባት ዋጋው ከሌሎች ረከስ ያለ ነው። አንድ ክትባት በአራት ዶላር [በዕለቱ ምንዛሪ 153 ብር ገደማ] ሲሆን የፋይዘር ደግሞ 20 ዶላር [765 ብር] በሌላ በኩል የሞዴርና 33 ዶላር ወይም 1262 ብር ተገምተዋል። የአስትራዜኔካ ክትባት ብዙ ቅዝቃዜ ስለማይጠይቅ ከሌሎች በተለየ ከቦታ ቦታ ለማዘዋወር ቀላል ነው ተብሎለታል። ነገር ግን ውጤታማነቱ ከ62 አስከ 90 በመቶ መሆኑ ከሌሎቹ ሁለት ክትባቶች አነስተኛ ያደርገዋል። ዩናይትድ ኪንግደም ከሞዴርና ክትባት 7 ከሚሊዮን፤ ከፋይዘር 40 ሚሊዮን፤ ከአስትራዜኔካ 100 ሚሊዮን ክትባት ይድረሰኝ ስትል ቅደመ ትዕዛዝ አስቀምጣለች።
اعتماد اللقاح يسمح باستعماله على نطاق واسع وستفحص هيئات المراقبة بيانات التجارب التي أجرتها موديرنا على لقاحها، وتقرر ما إذا كان يستوفي شروط السلامة المطلوبة للاستعمال المطلق. وكشفت الدراسات السريرية أن اللقاح له فعالية تفوق 94 في المئة في الحماية من مرض كوفيد 19. وسابقت شركة فايزر أيضا إلى طلب اعتماد لقاحها في الولايات المتحدة. وتنظر هيئات المراقبة الصحية البريطانية في طلبات اعتماد لقاح فايزر ولقاح آخر ضد فيروس كورونا طورته شركة أسترازينيكا مع جامعة أوكسفورد. مواضيع قد تهمك نهاية وقالت موديرنا إنها تأمل في الحصول على اعتماد في بريطانيا قريبا، بعد إجراء تجارب على 30 ألف متطوع، بمن فيهم فئات معرضة للخطر مثل كبار السن، وأثبتت هذه التجارب فعالية اللقاح. وتلقى 15 ألف شخص في هذه الدراسة اللقاح الحقيقي، بينما حقن الباقي بلقاح وهمي. ولم تسجل الدراسة أي آثار جانبية خطيرة. وأصيب خلال الدراسة 185 شخصا، من بين الذين تلقوا لقاحا وهميا، بالمرض. وكانت حالة بعضهم خطيرة. أما في المجموعة التي تلقت اللقاح الحقيقي فأصيب 11 شخصا بالمرض، ولكن لم تسجل بينهم أي حالة خطيرة. ولم تعلن النتائج الشاملة للدراسة، ولكنها ستنشر في دورية متخصصة لاحقا. ولكل واحد من اللقاحات الثلاثة الرائدة ميزات ونقائص. ويتميز لقاح أسترازينيكا بأنه أرخص، فثمن الجرعة الواحدة منه 3 جنيهات استرلينية، مقارنة بلقاح فايزر البالغ سعره 15 جنيها استرلينيا، و 25 جنيها استرلينيا للقاح موديرنا. ولقاح موديرنا أسهل في التوزيع أيضا لأنه لا يحتاج إلى التخزين في برودة فائقة. لكن فاعليته تتراوح بين 62 إلى 90 في المئة تجعله دون لقاحي فايزر وموديرنا. وقد طلبت بريطانيا جرعات من جميع هذه اللقاحات بالكميات التالية:
https://www.bbc.com/amharic/news-55106408
https://www.bbc.com/arabic/world-55040038
በዚህ የተቆጡ ፈረንሳያውያን ወደ ጎዳና ላይ የወጡ ሲሆን የተወሰኑትም ድንጋይና ተቀጣጣይ ነገር በፖሊስ መወርወራቸውን ተከትሎ ግጭት ተፈጥሯል ተብሏል። የጋዜጣ መሸጫ ኪዮስክና መኪኖች የተቃጠሉ ሲሆን በርካቶችም በቁጥጥር ስር ውለዋል። በፓሪስ 46 ሺህ የሚሆኑ ተቃዋሚዎች መውጣታቸውን የአገር ውስጥ ሚኒስትር የገለፀ ሲሆን በርካቶቹ በሰላማዊ መንገድ ተቃውሟቸውን ቢገልፁም የተወሰኑት ከፖሊስ ጋር ተጋጭተዋል። እስካሁን ድረስ 46 ሰዎች በቁጥጥር ስር ውለዋል፤ 20 ፖሊሶችም ተጎድተዋል። ህጉ የፕሬስ ነፃነትን ይቃረናል፤ የፖሊስ ጭካኔንም ለመዘገብ እክል ይፈጥራል ይላሉ ተቃዋሚዎች። "ረቂቅ ህጉ የፕሬስ ነፃነት ላይ እክል የሚፈጥር ነው። የማወቅና የማሳወቅ መብትን እንዲሁም ራስን በነፃነት የመግለፅ መብት ጋር የሚጣረስ ነው" በማለት ከተቃውሞ ሰልፈኞቹ መካከል መናገሩን አጃንስ ፍራንስ ፐሬስ ዘግቧል። መንግሥት በበኩሉ ፖሊሶች በበይነ መረብ ከሚደርስባቸው ትንኮሳና ጥቃት ለመጠበቅ ነው ይላል። ቅዳሜ እለት ከፓሪስ በተጨማሪ በፈረንሳዮቹ ቦርዶክስ፣ ሊሌ፣ ሞንትፔሊየር፣ ናንቴስና ሌሎች ከተሞችም የተቃውሞ ሰልፎች ነበሩ። በዚህ ሳምንት ሶስት ነጭ ፖሊሶች አንድ ጥቁር የሙዚቃ ፕሮዲውሰር በዘረኝነት ተነሳስተው ሲደበድቡት የሚያሳይ ቪዲዮ ወጥቶ ነበር. ሚሸል ዜክለር በፖሊስ ሲደበደብና በቡጡ ሲነረት የሚያሳይ ቪዲዮ በርካቶችን አስደንግጧል። የአገሪቱ ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን ሁኔታውን "አሳፋሪ" ና "ተቀባይነት" የሌለው ያሉ ሲሆን በፖሊስና በዜጎች መካከል ያለው እምነትም እንደገና እንዲገነባ እቅድ እንዲቀርብ ጠይቀዋል። በቪዲዮው ላይ የሚታዩት ፖሊሶችም ከስራ ታግደው ምርመራ እየተከናወነባቸው ነው። በተለየ ዜና ፖሊስ በመዲናዋ ጊዜያዊ የስደተኞች መጠለያን ማፍረሱን ተከትሎ ከስደተኞችና ተሟጋቾች ጋር ግጭት ተፈጥሯል። በዚህም ላይ ፖሊስ ሙሉ ሪፖርት እንዲያቀርብ ትእዛዝ ተላልፏል። ረቂቅ ህጉ ለምን አወዛጋቢ ሆነ? በአገሪቱ ታችኛው ምክር ቤት ድጋፍ የወጣው ረቂቅ ህጉ ምክር ቤቱ እንዲያፀድቀው እየተጠበቀ ነቅ። ከረቂቅ ህጉ ውስጥ አንቀፅ 24 እንደሚያትተው በስራ ላይ ያሉ ፖሊሶች "አካላዊም ሆነ ስነ ልቦናዊ ጉዳት" ለማስከተል በሚል ፎቶ ማንሳትም ሆነ ቪዲዮ መቅረፅ በወንጀል ያስቀጣል ይላል። ህጉን ተላልፈው የተገኙም አንድ አመት እስርና 53 ሺህ 840 ዶላር ቅጣት ይጠብቃቸዋል። መንግሥት እንደሚለው ረቂቅ ህጉ ሚዲያም ሆነ ግለሰቦች የፖሊስን ጥቃት ሪፖርት የማድረግ መብታቸውን አይከለክልም፤ የረቂቅ ህጉ ዋና አላማ ለፖሊስ ጥበቃ ለመስጠት ነው በማለት ይከራከራል። ተቃዋሚዎች ግን እንደሚሉት ባለፈው ሳምንት እንደተፈፀመው ጥቁር ግለሰብ በፖሊስ ሲደበደብ የሚያሳይ ቪዲዮ አይጋለጥም ነበር ይላሉ። ረቂቅ ህጉ ከፍተኛ ትችን ማስተናገዱን ተከትሎ ጠቅላይ ሚኒስትር ጂን ካስቴክስ አንቀፅ 24ን ለማሻሻል ኮሚሽን አቋቁማለሁ ብለዋል።
أشعلت مجموعة صغيرة من المتظاهرين الحرائق وبدأت الاشتباكات بعدما ألقى بعض من الحشد الحجارة والألعاب النارية على الشرطة. وأضرمت النيران في سيارات وأكشاك صحف واعتقل العشرات. ويقول معارضو مشروع القانون إنه يقوض حرية الصحافة في توثيق وحشية الشرطة. ولكن الحكومة تقول إنها ستساعد في حماية الضباط من الانتهاكات على الإنترنت. كما خرجت مظاهرات يوم السبت في بوردو وليل ومونبلييه ونانت ومدن أخرى في أنحاء فرنسا. مواضيع قد تهمك نهاية وفي وقت سابق من هذا الأسبوع، ظهرت لقطات فيديو لثلاثة من رجال الشرطة البيض يعاملون منتجا موسيقيا أسود بشكل عنصري ويضربونه. ومثلت الصور التي تظهر ميشيل زيكلير يتعرض للركل واللكم في الاستوديو الخاص به في باريس، صدمة للأمة. ووصف الرئيس إيمانويل ماكرون الحادث بأنه "غير مقبول" و"مخجل" ، مطالبا بمقترحات حكومية سريعة حول كيفية إعادة بناء الثقة بين الشرطة والمواطنين. وأوقف الضباط الذين شوهدوا في الفيديو عن العمل منذ ذلك الحين قيد التحقيق. وبشكل منفصل، أمرت الحكومة الشرطة بتقديم تقرير كامل بعدما قامت بتفكيك عنيف لمخيم مؤقت للمهاجرين في باريس في وقت سابق من هذا الأسبوع، واشتبكت مع مهاجرين ونشطاء. انقلبت الشاحنات والسيارات وأقيمت المتاريس ما هي آخر أخبار احتجاجات السبت؟ وقالت وزارة الداخلية إن نحو 46 ألف شخص تجمعوا في وسط العاصمة باريس. وسار الغالبية بشكل سلمي، لكن مجموعات صغيرة اشتبكت مع الشرطة المنتشرة في المدينة. وقالت السلطات إن 46 شخصا اعتقلوا وأصيب أكثر من 20 شرطيا. ونقلت وكالة "فرانس برس" عن منظمي الاحتجاج قولهم إن "مشروع القانون يهدف إلى تقويض حرية الصحافة وحرية الإعلام وتلقيه وحرية التعبير". وندد وزير الداخلية الفرنسي جيرالد دارمانين، مساء السبت، بالعنف "غير المقبول" ضد الشرطة. المتظاهرون في باريس يرفعون شعارات كتب عليها صحفيون معتقلون (يسار) وابتسم ، يتم تصويرك لماذا يثير مشروع القانون المقترح للجدل؟ وأيد مجلس النواب مشروع القانون الأسبوع الماضي، وينتظر الآن موافقة مجلس الشيوخ. وتجرم المادة 24 من التشريع المقترح نشر صور ضباط الشرطة أثناء الخدمة بقصد الإضرار بـ"سلامتهم الجسدية أو النفسية". وتقول إن الجناة قد يواجهون ما يصل إلى عام في السجن وغرامة قدرها 45 ألف يورو (53840 دولار). وتقول الحكومة إن مشروع القانون لا يعرض للخطر حقوق وسائل الإعلام والمواطنين العاديين في الإبلاغ عن انتهاكات الشرطة - ويهدف فقط إلى توفير الحماية لضباط الشرطة. لكن المعارضين يقولون إنه من دون مثل هذه الصور لم تكن أي من الحوادث التي وقعت خلال الأسبوع الماضي لتظهر. وفي مواجهة الانتقادات العامة المتزايدة، قال رئيس الوزراء جان كاستكس يوم الجمعة إنه سيعين لجنة لتعديل المادة 24.
https://www.bbc.com/amharic/news-53062241
https://www.bbc.com/arabic/world-53055051
የቻይና 6ኛው ቢሊየነር ሂ ዣንግጂያን ሚስተር ሂ የቤት ቁሳቁሶች አምራች የሆነው የግዙፉ ማይዲያ ግሩፕ (Midea Group) ፈጣሪና ባለቤት ናቸው። ማይዲያ ግሩፕ በዓለም ካሉ ታዋቂ የቤት ዕቃ አምራቾች ተርታ የሚሰለፍ እጅግ ግዙፍ ኩባንያ ነው። ፖሊስ እኚህ ዕውቅ ቢሊየነር እየታገቱ መሆኑ የተነገረው በቢሊየነሩ ወንድ ልጃቸው በኩል ነው። ባለፈው እሑድ አጋቾቹ በጓንግዶንግ አውራጃ፣ ፎሻን ከተማ የሚገኘውን የቢሊየነሩን ቪላ ቤት ሰብረው መግባታቸውን የተመለከተው የቢሊየነሩ ወንድ ልጅ በጓሮ በር ሹልክ ብሎ በመውጣት ከቪላ ቤታቸው አቅራቢያ የሚገኘውን ወንዝ እየዋኘ ከተሻገረ በኋላ ነገሩን ለፖሊስ ሪፖርት ማድረግ ችሏል። ሁሉም አጋቾች በቁጥጥር ሥር የዋሉ ሲሆን በማንም ላይ አደጋ እንዳልደረሰ ፖሊስ አስታውቋል። የቢሊየነሩ የእገታ ድራማ በቻይና ማኅበራዊ ድር አምባ ከፍተኛ መነጋገሪያ ሆኖ ሰንብቷል። አንዳንዶች ክስተቱ ከሆሊውድ ድንቅ ፊልም አይተናነስም ብለዋል። የቢሊየነሩ ቅምጥል ቪላ አጋቾቹ እንዴት ተደረሰባቸው? ፖሊስ ስለእገታው በስልክ መረጃ በደረሰው ቅጽበት በመንቀሳቀስ እገታውን አክሽፎታል። ይህን የስልክ ጥሪ ፖሊስ ያገኘው ሊታገቱ ከነበሩት ቢሊየነር ከገዛ ልጃቸው ነበር። ልጃቸው የ55 ዓመት ሰው ሲሆን ሂ ጂያንፍንግ ይባላል። ይህ የቢሊየነሩ ልጅ ግዙፉን የአባቱን ኩባንያ ከሚመሩት ዳይሬክተሮች አንዱ ነው። ይኸው ልጃቸው ነው ወንዝ በዋና አቋርጦ በመውጣት ለፖሊስ መረጃ አቀብሎ አባቱን ከእገታ ያስመለጠው። አጋቾቹ ቦምብና ሌሎች መሣሪያዎችን ይዘው እንደነበር ፖሊስ ተናግሯል። የቢሊየነሩ ሚስተር ሂ ጎረቤቶች 'ለቻይና ሞርኒንግ ሚዲያ' እንደተናገሩት ከእሑድ ማታ እስከ ሰኞ ማለዳ ማንም ሰው ከቤት እንዳይወጣ ተነግሯቸው ነበር፤ በዚህም ምክንያት ቤታቸውን ቆልፈው ተቀምጠዋል። "በጣም ፈርቼ ነበር፤ እኔ ከሌላ ሰፈር የተሻለ ይህ ሰፈር ሰላማዊ ይሆናል ብዬ ነበር የማስበው፤ ይህ ይሆናል ብዬ አልጠበኩም" ብለዋል አንድ ጎረቤት። የፎሻን ከተማ ፖሊስ በበኩሉ ባወጣው ጋዜጣዊ መግለጫ አምስት አጋቾች በቁጥጥር ሥር ውለው ምረመራው እየተካሄደባቸው ነው። ማይዲያ ኩባንያ እገታ ሙከራውን ተከትሎ በገጹ ላይ ፖሊስን፣ መገናኛ ብዙሃንን፣ እንዲሁም የአካባቢውን ሰዎች አመስግኗል። ቢሊየነሩ ማን ናቸው? ሚስተር ሂ ዣንግጂያን ከቻይና ቢሊየነሮች አንዱ ቢሆኑም ድምጻቸው እምብዛምም አይሰማም። በ200 አገራት ቅርንጫፍ ያለው ማይዲያ የዓለም ቁጥር አንድ የቤት ቁሳቁስ አምራች ነው። የሚስተር ሂ ሀብት ወደ 25 ቢሊዮን ዶላር ይጠጋል። ፎርብስ እንደሚለው እኚህ ሰው በቻይና 6ኛው ቢሊየነር ናቸው። በዓለም ደግሞ 35ኛው ቢሊየነር ሆነዋል። ሚስተር ሂ ገና የ26 ዓመት ወጣት ሳሉ ነበር በ1968 ከምንም ተነስተው ማይዲያ ኩባንያን የመሰረቱት። ኩባንያው መጀመርያ የመኪና አካላትን በማምረት የጀመረ ሲሆን በኋላ ላይ ግን የቤት ዕቃ አምራች አምራች ሆኖ የቢዝንስ ስኬትን ተቀዳጅቷል። የአየር ማራገቢያ መሣሪያዎችን በማምረትም ዕውቅ ነው ማይዲያ። የዓለም ቁጥር አንድ ሮቦት አምራች ኩባንያ የሆነውን የጀርመኑን ኩካ ኩባንያም የሚስተር ሂ ማይዲያ ገዝቶታል። የኩባንያው ባለቤት እገታ ስለተሞከረባቸው የኩባንያው የዋናው መሥሪያ ቤት ሠራተኞች አንድ ቀን እረፍት ተሰትቷቸዋል። ኩባንያው የሚለው ሠራተኞቹን እረፍት የሰጠነው አደጋ ካለ ያንን ለመፈተሸ ነው።
هي شيانغجيان من أثرى أثرياء الصين وقد أفلت ابن الملياردير من المختطفين الذين اقتحموا الفيلا الفخمة في مدينة فوشان بمقاطعة قوانغدونغ، وأبلغ الشرطة بمحاولة الاختطاف. وأكدت الشرطة أنها اعتقلت جميع الضالعين في العملية دون أن يصاب أحد بأذى. ويعتقد أن ابن الملياردير تسلل من البيت وسبح في نهر قريب قبل الإبلاغ عن الحادثة وطلب المساعدة. وقد شبه رواد مواقع التواصل الاجتماعي محاولة الاختطاف وإفلات ابن الملياردير من المختطفين بالفيلم. ما الذي حدث؟ تلقت الشرطة في فوشان الأحد مكالمة هاتفية مفادها أن مشبوهين اقتحموا الفيلا الفخمة التي يملكها هي شيانغجيان وأنهم يحملون متفجرات. مواضيع قد تهمك نهاية ويعتقد أن المكالمة أجراها هي جيانفانغ البالغ من العمر 55 عاما وهو ابن الملياردير. وجاء في موقع تكنولوجي نيوز أن الرجل عبر النهر سباحة لإبلاغ الشرطة بالهاتف. ونقلت صحيفة ساوث تشاينا بوست عن عدد من سكان الحي الذي وقعت فيه الحادثة، أن الشرطة طلبت منهم البقاء في بيوتهم من الأحد مساء إلى صباح الاثنين، عندما كانت تتعامل مع المختطفين. وقال أحد السكان: "شعرت بالخوف، لأنني كنت أعتقد أن الأمن متوفر في هذا الحي أكثر من غيره". فيلا هو شيانغجيان الفخمة في الصين وأصدرت الشرطة بيانا أكدت فيها اعتقال جميع المشتبه فيهم، وأن التحقيق في الحادث لا يزال جاريا. وكتبت مجموعة "ميديا"، التي يملكها الملياردير رسالة شكر على حسابها بموقع "سينا ويبو" للتواصل الاجتماعي، وهو ما جعل صحيفة غلوبل نيوز تقول إن هذا دليل على وقوع الحادثة. وجاء في رسالة المجموعة: "شكرا للشرطة، شكرا لوسائل الإعلام، وشكرا لجميع قطاعات المجتمع على اهتمامها". من هو "هي شيانغجيان"؟ يعد هي شيانغجيان واحدا من أثرى أثرياء الصين، ولكنه لا يحب الظهور على نطاق واسع. وتبلغ ثورته 24.8 مليار دولار، وهي سادس أكبر ثروة في الصين، حسب صحيفة فوربس، التي تصنفه في المركز 36 في قائمة أثرياء العالم. وأنشأ مجموعة "ميديا" من العدم في عام 1968 عندما كان عمره 26 عاما. وبدأت الشركة في تصنيع سدادات الزجاجات وقطع غيار السيارات. ولكنها تعرف اليوم في الصين بأنها من أكبر شركات تصنيع الأجهزة المنزلية وأنظمة التكييف الصناعية. وتملك المجموعة أيضا واحدة من أكبر شركات تصنيع الروبوتات في العالم، وهي الشركة الألمانية كوكا. أشبه بالفيلم تقول صحيفة ساوث تشاينا بوست إن الحادثة "نبهت الناس إلى ثروته الهائلة، على الرغم من أنه لا يظهر مثل غيره من كبار الأثرياء في البلاد". وقد أذهلت صور الفيلا الفخمة بطرازها الأوروبي وأعمدتها الرومانية رواد مواقع التواصل الاجتماعي، كما تفاجأ الكثيرون بعدد قوات الشرطة التي كانت انتشرت في مكان الحادثة، التي شبهها البعض بالفيلم. وعلق آخرون على "غطرسة مَن حاول اختطاف الملياردير في وضح النهار". وتحدث رواد موقع سينا ويبو عن حراس الملياردير وان الفيلا فيها حارسان على مدار الساعة. وقال البعض إن انتشار وباء فيروس كورونا أدى إلى حالة من "اليأس". وأضاف آخر أن "البطالة وصعوبة العيش تدفع الناس إلى المخاطرة". ومنحت شركة ميكاي موظفيها يوم عطلة وقالت إنها تراجع إجراءات الأمن الخاصة بها.
https://www.bbc.com/amharic/48729123
https://www.bbc.com/arabic/world-48728174
የኢራን ቴሌቪዥን ተመትቶ ወደቀው ነው ያለውን ሰው አልባ አውሮፕላን አሳይቷል አርብ ዕለት ለኤንቢሲ ቴሌቪዥን በሰጡት ቃለ ምልልስ አሜሪካ ከኢራን ጋር ለመነጋገር በሯ ክፍት መሆኑን አስታውቀዋል። ነገር ግን ኢራን የኒውክለር ጦር መሣሪያ እንዲኖራት እንደማይፈልጉ አልሸሸጉም። በዚህ ሳምንት ኢራን የአሜሪካን ሰው አልባ አውሮፕላን መትታ መጣሏን ተከትሎ አሜሪካ የአፀፋ እርምጃ ልትወስድ ወስና በመጨረሻ ሰዓት ውሳኔያቸውን መቀልበሳቸውንም ተናግረዋል። 150 ኢራናያውያን ሕይወታቸውን ያጣሉ በሚል ውሳኔያቸውን እንዳጠፉት ጨምረው ተናግረዋል። • "ቃሊቲ ማረሚያ ቤት ትምህርት ቤት ሆኖኛል" ደበበ እሸቱ • ኮሎኔል መንግሥቱን ትግል ለመግጠም ቤተ መንግሥት የሄደው ደራሲ "አልወደድኩትም፤ የአፀፋ እርምጃው ተመጣጣኝ ነው ብዬ አላሰብኩም" ብለዋል። ኢራን ማክሰኞ ዕለት የአየር ክልሏን ጥሶ የገባውን የአሜሪካ ሰው አልባ አውሮፕላን መትታ መጣሏን ተናግራለች። አሜሪካ ግን አውሮፕላኑ ዓለም አቀፉ የአየር ክልል ውስጥ ነበር ስትል ተከራክራለች። በሁለቱ ሃገራት መካከል ውጥረቱ እየተጋጋለና እየተካረረ ሲሆን አሜሪካ በቅርቡ ሁለት ነዳጅ ጫኝ መርከቦች ላይ የደረሰውን አደጋ ኢራን ፈፅማዋለች ስትል መክሰሷ ይታወሳል። ኢራን ደግሞ በምላሹ አቋርጣው የነበረውን የኒውክሌር ማብላላት እንደምትቀጥልበትና ከተቀመጠላት መጠንም ከፍ እንደምታደርግ ገልፃለች። ባለፈው ዓመት አሜሪካ እንዲሁም ሌሎች የአውሮፓ ሃገራት በ2015 ከኢራን ጋር የተፈራረሙትን ስምምነት አሜሪካ አልፈልግም ብላ መውጣቷ ይታወሳል። አሜሪካ፤ የተባበሩት መንግሥታት የፀጥታው ምክር ቤት ሰኞ ዕለት ተገናኝቶ በኢራን ጉዳይ ላይ እንዲመክር ጥሪ አቅርባለች።
رغم التهديد، أبدى ترامب استعداده للمباحثات مع إيران بلا شروط مسبقة. وقال ترامب في مقابلة مساء الجمعة مع شبكة إن بي سي الأمريكية إن الولايات المتحدة مستعدة لإجراء مباحثات غير أنها لن تسمح لإيران بتطوير أسلحة نووية. وأضاف "لا أسعى لحرب إن وقعت ستكون محوا لم تروه من قبل أبدا. غير أنني لا أسعى إلى فعل ذلك". وجاء ذلك في إطار تعليق ترامب على تساؤلات حول أسباب إلغائه ضربة عسكرية كانت تستهدف مواقع عسكرية إيرانية فجر الجمعة ردا على إسقاط طهران طائرة استطلاع أمريكية قالت إنها اخترقت أجواءها. وأوضح ترامب أنه ألغى العملية لأن الرد بهذه الطريقة على إسقاط الطائرة كان سيؤدي لخسائر غير متناسبة في الأرواح تقدر بنحو 150 شخصا. وأعلنت بريطانيا إيفاد وزيرها لشؤون الشرق الأوسط إلى طهران" للتعبير عن القلق من سلوك إيران في المنطقة". ترامب "يتراجع في لحظة التنفيذ عن ضربات عسكرية وافق عليها ضد إيران" شركات طيران تغير مسار طائراتها بعد إسقاط إيران لطائرة الاستطلاع الأمريكية وأسقطت إيران الطائرة الأمريكية وهي من طراز غلوبال هوك وتتبع سلاح البحرية صباح الخميس مشيرة إلى ان صاروخ أرض جو أسقطها فوق أراضيها بينما قالت واشنطن إن ذلك حدث فوق المياه الدولية في مضيق هرمز. وفي مقابلته مع أن بي سي، قال ترامب مخاطبا الزعماء الإيرانيين "لا يمكنكم امتلاك أسلحة نووية. ولو أردتم الحديث عن هذا، فذاك أمر جيد، وإلا سوف تعيشون في اقتصاد مدمر لفترة طويلة قادمة". وأشار مراسل شبكة إن بي سي، تشاك تود، بعد إجراء المقابلة إلى أن ترامب أكد أنه ليست لديه أي شروط مسبقة للتفاوض مع إيران وأنه يرغب في التحدث مع الرئيس الإيراني حسن روحاني أو المرشد الأعلى للثورة على خامنئي. "أسعار النفط " وتوفد بريطانيا الأحد وزيرها لشؤون الشرق الأوسط إلى طهران "لإجراء مباحثات عالية المستوى مع الحكومة الإيرانية". وستكون الزيارة قصيرة يدعو خلالها أندرو موريسون إلى الوقف التصعيد بشكل عاجل في المنطقة، حسب بيان للخارجية البريطانية. وقال البيان إن بريطانيا "في حوار دبلوماسي قائم مع إيران"، وسوف يعبر الوزير عن "القلق البريطاني والدولي من سلوك إيران في المنطقة وتهديدها بالتوقف عن الالتزام بالاتفاق النووي الذي تظل بريطانيا ملتزمة به التزاما كاملا". ارتفعت أسعار النفط في أعقاب مهاجمة ناقلات في مضيق هرمز وتسببت الأزمة الأخيرة في ارتفاع أسعار النفط لتتخطى 65 دولارا للبرميل الواحد في تعاملات يوم الجمعة بسبب المخاوف من احتمالية إغلاق مضيق هرمز وتعطل صادرات النفط من الخليج. وقال البيت الأبيض إن ترامب هاتف ولي العهد السعودي محمد بن سلمان بشأن الأوضاع في الشرق الأوسط وسوق النفط بعد أن تسبب التوتر مع إيران في زيادة الأسعار. وقال هوغان غيدلي المتحدث باسم البيت الأبيض في بيان "ناقش الزعيمان الدور الحيوي للسعودية في ضمان الاستقرار في الشرق الأوسط، وسوق النفط العالمية إضافة إلى التهديد الذي يشكله السلوك التصعيدي للنظام الإيراني". وأوضحت مصادر نافذة في البيت الأبيض أن مستشار الأمن القومي جون بولتون، ووزير الخارجية مايك بومبيو إضافة إلى مديرة الاستخبارات المركزية (سي آي إيه) جينا هاسبل كانوا أبرز المؤيدين لتنفيذ الضربة الانتقامية من إيران لكن ترامب ألغاها في اللحظات الأخيرة. وفي غضون ذلك، قالت مصادر عسكرية امريكية إن واشنطن تستعد لسحب أربعمائة شخص من عناصر شركتي لوكهيد مارتن وساليبورت غلوبال من قاعدة عسكرية في شمال العاصمة العراقية بغداد بسبب مخاطر أمنية محتملة بعد تعرض ثلاث قواعد عسكرية تتمركز فيها قوات أمريكية إلى هجمات خلال الأسبوع الماضي. "رضى ديمقراطي" رئيسة مجلس النواب الأمريكين نانسي بيلوسي رحبت بتراجع ترامب عن تنفيذ الضربات العسكرية وأثار قرار ترامب المفاجئ انتقادات من جانب البعض حيث اعتبروه خوفا من جانب الرئيس الأمريكي من تحمل تبعات القرار بينما أشاد البعض، وبينهم نواب ديمقراطيون بارزون، ببما سموه ضبطا للنفس. وأعربت رئيسة مجلس النواب الأمريكي وزعيمة الديمقراطيين في الكونغرس، نانسي بيلوسي، عن رضاها بتراجع ترامب عن الضربة التي اعتبرت انها كانت ستستفز الإيرانيين. وقالت بيلوسي "ضربة تخلف هذا الحجم من الخسائر ستكون أمرا مستفزا للغاية لذلك أشعر بالسعادة لأن الرئيس لم يأذن بها". ويشير تراجع ترامب عن الضربة العسكرية لإيران التي كانت تستهدف قصف ثلاثة مواقع مختلفة إلى أن الرئيس الأمريكي يرغب في حل دبلوماسي لإنهاء المواجهة مع إيران التي تتهمها واشنطن بالمسؤولية عن سلسلة من الهجمات على ناقلات نفط في الخليج. "تحذير ترامب" "أجزاء من حطام الطائرة الأمريكية" تعرض في احد مواقع الحرس الثوري وقالت مصادر إيرانية لرويترز إن طهران تلقت رسالة تحذير من ترامب عبر سلطنة عمان من هجوم أمريكي وشيك، لكنه قال إنه يعارض الحرب ويريد إجراء محادثات بشأن عدد من القضايا. وقال ترامب في تغريدات له على تويتر "أوقفت الهجوم قبل موعده بعشر دقائق. فلم يكن ردا متسقا مع إسقاط طائرة مسيرة غير مأهولة، كما أنني لست في عجلة من أمري، وجيشنا متطور ومستعد للتصرف وهو الأفضل عالميا بفارق كبير".
https://www.bbc.com/amharic/news-53197197
https://www.bbc.com/arabic/middleeast-53194286
ዩኒሴፍ በዓለማችን ከፍተኛ በሆነው የሰብዓዊ ቀውስ በምትናጠው የመን ያሉ ህጻናትን ለመታደግ ግማሽ ቢሊየን ዶላር ያስፈልገኛል ብሏል፡፡ ይሁን እንጅ እስካሁን የተቀበለው የገንዘብ ድጋፍ ከሚፈልገው ከግማሽ ያነሰ እንደሆነ ገልጿል፡፡ ለአምስት ዓመታት በዘለቀው ጦርነት በፈራረሰችው የመን፤ ሁለት ሚሊየን የሚጠጉ ህጻናት በምግብ እጥረት የተጎዱ ናቸው፡፡ በመሆኑም ድርጅቱ በነሐሴ ወር መጨረሻ ላይ 54.5 ሚሊየን ዶላር ማግኘት ካልቻለ፤ 23 ሺህ 500 የሚሆኑ በከፋ የምግብ እጥረት የተጎዱ ህጻናት ለሞት የመዳረጋቸው አደጋ ይጨምራል ብሏል፡፡ በሚሊየን የሚቆጠሩ ህጻናትም ተመጣጣኝ ምግብ እና ቫይታሚን ወይም ክትባት አያገኙም ሲል አሳስቧል፡፡ አክሎም ድጋፉን ማግኘት ካልተቻለ 1 ሚሊየን ነፍሰ ጡር አሊያም የሚያጠቡ እናቶችን ጨምሮ 19 ሚሊየን ሰዎች የጤና አገልግሎት እንደማያገኙ ድርጅቱ አስታውቋል፡፡ በየመን የድርጅቱ ተወካይ የሆኑት ሳራ ቤይሶሎው፤ "ህጻናት የዓለማችን ሰብዓዊ ቀውስ ባለበት እና ከኮቪድ -19 ጋር በሚደረግ ትግል ውስጥ ያሉ እንደመሆናቸው፤ ችግሩን አቅልለን ማየት አንችልም" ብለዋል፡፡ በመሆኑም "የገንዘብ ድጋፉን በአፋጣኝ ማግኘት ካልቻልን፤ ህጻናት ለከፋ ርሃብ ይዳረጋሉ፤ በርካቶችም ይሞታሉ" ሲሉ አስጠንቅቀዋል፡፡ ግብረ ሰናይ ድርጅቱ የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝን ለመዋጋትም ተጨማሪ 53 ሚሊየን ዶላር እንደሚፈልግ ገልጿል፡፡ በየመን በመንግሥት ቁጥጥር ሥር ባሉ ግዛቶች ከ1 ሺህ በላይ ሰዎች በቫይረሱ የተያዙ ሲሆን 288 ሞቶች ተመዝግቧል፡፡ በአማጺያን ቁጥጥር ሥር ባሉት አካባቢዎች በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ቁጥር ጥቂት ቢሆንም ቁጥሩ ከተጠቀሰው በላይ እንደሚሆን ይታመናል፡፡ በአገሪቷ ላለፉት አምስት ዓመታት የዘለቀው ግጭት በሚሊየን የሚቆጠሩ ሰዎች ቫይረሱን ለመከላከል ወሳኝ የሆኑ ተገቢ የጤና አገልግሎት፣ ንጹህ ውሃ፣ ወይም ንጽህና እንዳያገኙ አድርጓቸዋል፡፡ የአገሪቷ የጤና ሥርዓትም የፈራረሰ ሲሆን ወረርሽኙን ለመቆጣጠር የሚያስችል አቅም የለውም፡፡
الأطفال المرضى في اليمن يعانون حالة من الحصار وتقول المنظمة إنها تحتاج إلى نصف مليار دولار لإنقاذ حياة الأطفال في بلدٍ أعلنتْ الأمم المتحدة أنه بالفعل يشهد الأزمة الإنسانية الأسوأ في العالم. وحتى الآن لم تحصل المنظمة سوى على نصف المبلغ المطلوب. ويعاني نحو مليونَي طفل من سوء التغذية في اليمن، الذي دمرته الحرب المستمرة منذ أكثر من خمس سنوات. "معركة في سبيل البقاء" تقول اليونيسف إنها إذا لم تحصل على 54.5 مليون دولار بنهاية شهر أغسطس/آب المقبل، فإن نحو 23.500 طفل ممن يعانون سوء تغذية حادّ سيشرفون على الهلاك جوعا. كما حذرت المنظمة من أن ملايين آخرين لن يكون في استطاعتهم الحصول على عناصر غذائية ضرورية وفيتامينات تكميلية، أو لقاحات تحصينية ضد أمراض فتاكة. مواضيع قد تهمك نهاية ولفتت اليونيسف إلى أن 19 مليونا -بينهم مليون امرأة ما بين حامل ومرضعة- سيتعذر حصولهن على الرعاية الصحية، بدون التمويلات المطلوبة. وقالت ممثلة اليونيسف في اليمن سارة بيسولو نيانتي: "لا يمكن أن نكون في معرض المغالاة إذا كنا بصدد معركة من أجل البقاء في ظل تفشي وباء كورونا، لا سيما في بلد يعاني بالفعل من أسوأ أزمة إنسانية عالميا". وأضافت سارة: "إذا لم نحصل على الأموال المطلوبة بشكل عاجل، فإن الأطفال سيشرفون على الهلاك جوعا، وسيهلك كثيرون". وقالت المنظمة إنها تحتاج كذلك إلى 53 مليون دولار إضافية لمكافحة أزمة فيروس كورونا المستجدّ في اليمن. وسجّل اليمن أكثر من ألف إصابة و288 وفاةً جرّاء كوفيد-19 في المناطق التي تسيطر عليها الحكومة، وأقلّ من ذلك بكثير في المناطق التي تسيطر عليها المعارضة، على أن الأعداد الحقيقية يُعتقد أن تكون أعلى بكثير. ومنذ عام 2015، يتعرض اليمن لصراع مدمر، ترك الملايين دون رعاية صحية، ولا مياه نظيفة، ولا مرافق صحية - وغيرها من وسائل ضرورية لمكافحة انتشار الفيروس. ويعاني النظام الصحي في اليمن انهيارا يجعله عاجزا عن مواجهة الوباء.
https://www.bbc.com/amharic/news-53978475
https://www.bbc.com/arabic/middleeast-53972126
አብዛኛዎቹ የተሻለ ሕይወት በማሰብ በአገራቸው ያለውን ጦርነትና ግጭት በመሸሽ ነው ወደ አውሮፓ የመጡት። በመንገዳቸውም እራሳቸውን ለአደጋ አጋልጠው ነው የሚጓዙት። ነገር ግን የስደተኞቹ በድንገት መፍለስ በአውሮፓ ከፍተኛ ምስቅልቅል ፈጠረ። የሰብአዊም ፖለቲካዊም ምስቅልቅል። አንዳንድ አገራት ስደተኞቹን ለመቀበል እጃቸውን ሲዘረጉ ሌሎች ደግሞ ስደተኞቹን ለማስቀረት ድንበራቸው ላይ አጥር መገንባት ጀመሩ። እንደ አህጉር ግን አውሮፓ የስደተⶉቹን ሁኔታ መቆጣጠር አቅቷት ተንገዳግዳ ነበር። የስደተⶉቹ በብዛት ወደ አውሮፓ መግባት ጫና አሁንም ድረስ አለ። ላራ ታሃን ሶሪያ ውስጥ ሒሳብ አስተማሪ ነበረች። '' ከ2011 ጦርነት በፊት የነበረኝ ሕይወት በጣም ጥሩ ነበር። አሌፖ ውስጥ በሒሳብ አስተማሪነት በማገኘው ገቢ ሁለት ልጆቼን አስተዳደር ነበር። ነገር ግን ድንገት ጦርነቱ ተጀመረ'' ስትል እንዴት ለመሰደድ እንደተገደደች ታስረዳለች። ''ልክ ጦርነቱ ሲጀምር አገሬ ውስጥ ምንም ተስፋ እንደሌለኝ ተረዳሁ። በከተማው ውስጥ መኪናዬን ሳሽከረክር በየመንገዱ የሞቱ ሰዎችን ሬሳ እምለከት ነበር። ስለዚህ በወቅቱ የነበረኝ ቀላል አማራጭ ወደ ቱርክ መሄድ ነበር።'' በሶሪያ የተቀሰቀሰው የእርስ በርስ ጦርነት ቱርክን በስደተኞች ጉዳይ በዓለም አይን ውስጥ እንድትገባ አደረጋት። ከግሪክና ቡልጋሪያ ጋር በድንበር መዋሰኗ ደግሞ ወደ አውሮፓ መግባት ለሚፈልጉ ስደተኞች በጣም ተመራጭና ቀላል አማራጭ አድርጓታል። በአውሮፓውያኑ 2015 ላይ ጦርነቱን በመሸሽ በመቶ ሺዎች የሚቆጠሩ ሶሪያውያን ስደተኞች ወደ ቱርክ ገብተዋል። ነገር ግን ጣልያን ውስጥ ደግሞ የስደተⶉች ጉዳይ ለዓመታት ችግር ሆኖ የቆየ ነገር ነበር። ለሰሜን አፍሪካ ቅርብ መሆኗ የሜዲተራኒያን ባህርን ለማቋረጥ ድፍረቱ ያላቸውና እስከሞት ሊያደርስ የሚችለውን የባህር ጉዞ የማያስጨንቃቸው አቅጣጫቸውን ወደ ጣልያን አድርገው ነበር። በዚያን ዓመት ላይ በባልካን በምትገኘው ሰርቢያ ዋና ዋና ጎዳናዎች ላይ ከመካከለኛው ምስራቅ የመጡ ስደተኞችን መመልከት የተለመደ ነበር። ላራ ሁለት እህቶቿ ጀርመን ውስጥ ነው የሚኖሩት። ወደ ቱርክ ከመጣች በኋላ ደግሞ የልጆቿ የወደፊት እጣ ፈንታ ቱርክ እንዳልሆነች ተረዳሁ ትላለች። ለዚህም ነው የተሻለ ሕይወት ፍለጋ ወደ ጀርመን ለመሄድ የወሰነችው። በወቅቱ ጀርመን ከጦርነት የሚሸሹ ስዎችን በመቀበልና በማስተናገድ ለስደተኞች ጥሩ አገር እንደሆነች ይነገርላት ነበር። በሺዎች የሚቆጠሩ ስደተⶉች መስከረም ወር 2015 ላይ መጉረፍ ሲጀምሩ የአገሬው ዜጋ በባቡር ጣቢያ በመገኘትና ስጦታ በማዘጋጀት እንኳን ደህና መጣችሁ ብለዋቸዋል። በጣም አስገራሚ ሁኔታ ነበር። ላራ ልክ የጀርመኗ ዋና ከተማ ሙኒክ ስትደርስ እጅግ ከባድ ዝናብ እየዘነበ ነበር። '' ለእኔ እንደዛ ኤእነት ዝናብ መመልከት በጣም አስገራሚ ነበር። በበጋ ወቅት ዝናብ ኤእቼ አላውቅም። በሌላ በኩል ስለስደተኞች ጥሩ አመለካከት ያላቸው ብዙ ሰዎችን ተዋውቄያለው'' ትላለች። በተመሳሳይ በስዊድን የነበረው ሁኔታም ለስደተኞቹ ምቹ ነበር። አገሪቱ ለስደተኞች ምቹ ከሚባሉት መካከል ነበረች በወቅቱ። ስደተኞቹ ወደ ስዊድን ሲገቡ አንዳንድ ሰዎች እንኳን በደህና መጣችሁ ብለው ተቀብለዋቸዋል። ሳማር ጃቢር ጆርዳን ውስጥ የኤንጂነሪንግ ምሩቅ ነው። የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች እያሉ ልክ እንደ ጀርመን ሁሉ ስዊድንም ስደተኞችን ተቀብላ በአግባቡ እንደምታስተናግድ እሰሙ ነበር። ''ሕይወቴ አደጋ ላይ ስለነበረ ጆርዳንን ለቅቄ ወጣሁ። እህቴ ስዊድን ውስጥ ትኖር ስለነበር ከእሷ ጋር እንደምንገናኝ በማሰብ ነበር የወጣሁት። ልክ ስዊድን ስደርስ ከረጅም ዓመት በኋላ ነጻነት ተሰማኝ። ጀርመን ደግሞ በወቅቱ ስደተኞቹ ወደ ድንበሯ ሲገኑ መኖሪያ ቤት እንዲያገኙ ለማድረግ ስትጥር ነበር። ነገር ግን የስደተⶉች ቁጥር በየቀኑ እየጨመረ ሲመጣ ሁኔታው ከቁጥጥር ውጪና ከአቅም በላይ እየሆነ መጣ። ከጥቂት ጊዜ በኋላ ወደ ስዊድን የሚመጡት ስደተኞችንም ቢሆን ከከተማ ራቅ ወዳሉ ስፍራዎች መወሰድ ተጀመረ። ምንም እንኳን አገሪቱ ስደተኞችን መቀበል ባታቆምም ሁኔታዎች ግን እየከበዱ መጡ። ቀስ በቀስም 2016 ላይ ስደተⶉች በባልካን አገራት በኩል የሚገቡበት መንገድ ተዘጋ። በዚህም ምክንያት ወደ አውሮፓ የሚገቡት ስደተኞች ቁጥር መቀነስ አሳየ። የአውሮፓ ሕብረትም ከቱርክ ጋር ስምምነት ላይ ደረሰ። ሕብረቱ ለቱርክ በቢሊየኖች የሚቆጠሩ ዶላሮችን ለመስጠትና አገሪቱ ደግሞ በተራዋ ግሪካ ደሴት የመጡ የሶሪያ ስደተኞችን ተመልሳ እንድትቀበል ተስማሙ። ይህም ስምምነት የስደተኞችን ቁጥር በእጅጉ ቀነሰው። በጀርመን 2015 ላይ በአዲስ ዓመት ዋዜማ አንዲት ጀርመናዊት ወጣት ከሰሜን አፍሪካ በመጡ ሰዎች ጥቃት ደረሰባት። በተጨማሪም በገና ወቅት ከቱኒዚያ በመጣ አንድ ስደተኛ የተፈጸመው የሽብር ጥቃት ጀርመናውያን ለስደተኞች ያላቸውን አመለካከት ቆም ብለው እንዲያጤኑ አስገድዷቸዋል። በስዊድንም ቢሆን ከስደተⶉች ጋር የተያያዙ ወንጀሎች የፖለቲከኞች መከራሪያ ነጥብ መሆነ ጀመሩ። የአገሪቱ ፖሊስም ቢሆን ስደተⶉች በብዛት በሚኖሩበት አካባቢ የወንጀል ቁጥር ከፍ ያለ እንደሆነ አልካደም። ላራ ታሃን በአሁኑ ወቅት ጀርመን ውስጥ መኖር ጀምራለች። ''ሴት ልጄ ትምህርት ቤት ጥሩ ሁኔታ ላይ ነች። ሁለታችንም ጀርመንኛ በአግባቡ መናገር የቻልን ሲሆን ብዙ ጓደⶉችንም አፍርተናል'' በቱርክ ያለውም ሁኔታ በእጅጉ ተቀያይሯል። አገሪቱ ከስደተⶉች መተላለፊያነት ወደ ስደተኞች ዋነኛ ማዕከልነት ተቀይራለች። በአንዳንድ አካባቢዎች የሶሪያ ስደተⶉች ብቻ የሚኖሩባቸው መንገዶች አሉ። ሱቆቹም፣ ምግብ ቤቶቹም የሶሪያውያን ነው። በዚህም ምክንያት በርካታ ሶሪያውያን ወደ አገራቸውም ሆነ ወደ ሌላ የአውሮፓ አገር መሄድ አይፈልጉም። ምክንያቱም አብዛኛዎቹ ቱርክ ውስጥ ተደላድለውና ቤተሰብ መስርተው መኖር ጀምረዋል፤ እንዲሁም ጥሩ የገቢ ምንጭ አላቸው።
لاجئون عند وصولهم إلى شواطئ جزيرة ليزبوس اليونانية في أكتوبر /تشرين الأول 2015 لكن التدفق المفاجئ للمهاجرين، أثار أزمة إنسانية وسياسية، إذ عانت أوروبا لاستيعاب الأعداد الغفيرة والاستجابة لاحتياجاتهم. كما لقي الآلاف مصرعهم أثناء محاولتهم الوصول إلى شواطئها. وفي الوقت الذي فتحت فيه بعض البلدان أذرعها لهم، أقامت دول أخرى أسواراً عالية وأغلقت حدودها. ولا يزال تأثير تلك الهجرة الجماعية قائماً وملموساً حتى يومنا هذا. هنا، يقيم مراسلو بي بي سي وبعض الخبراء وأولئك الذين قاموا بالرحلة بأنفسهم في ذلك الوقت الدراماتيكي كيفية تغير أوروبا وتغير حياة أولئك الذين عاشوا تلك التجربة. كيف بدأت؟ "كنت أعلم أنه لا مستقبل لنا" لارا طحان، معلمة سورية: كانت حياتي قبل الحرب التي بدأت في عام 2011، جيدة جداً. كنت أماً لطفلين ومدرسة لمادة الرياضيات في مدينة حلب. لكن عندما بدأت الحرب، علمت أنه لن يكون لدينا مستقبل في بلدنا، كنت أرى الجثث المرمية على طرفي الطريق أثناء قيادتي لسيارتي إلى العمل. لذلك هربت إلى تركيا، كان ذلك الخيار الأسهل في ذلك الوقت. مارك لوين ، مراسل بي بي سي في تركيا بين عامي 2014 - 2019: الحرب السورية دفعت تركيا إلى صدارة قصص الهجرة. إذ تقع على حدود اليونان وبلغاريا، لذلك أصبحت من نواح كثيرة غرفة انتظار لأوروبا. كان تدفق السوريين في عام 2015، إلى تركيا ضخماً. كانت تركيا جسراً لهم إلى اليونان. جوليان ميغليريني ، مراسل بي بي سي في روما: لكن في إيطاليا، كانت الهجرة مشكلة كبيرة لسنوات. إذ جعل قربها من شمال إفريقيا وجهة رئيسية للراغبين في المخاطرة بعبور البحر المتوسط ، وقد قام بالفعل كثيرون بذلك. جاي دي لوني ، مراسل البلقان: في ذلك الصيف في صربيا كان من الشائع رؤية الناس الذين هاجروا من الشرق الأوسط في الشوارع ، كانوا يسلكون طريق البلقان - الذي يمتد شمالاً من اليونان ومقدونيا الشمالية باتجاه دول أوروبية مثل ألمانيا. شاحنة الموت: لاجئ سوري يروي تفاصيل صراعه مع الموت في براد الشاحنة حكاية لاجئة سورية: عندما كان صغيري يلهو بيد آدمية "ماما ميركل" اللاجئين، المرأة الحديدية التي تركت قيادة حزبها طواعية لارا طحان ، معلمة سورية: لي أختين في ألمانيا منذ فترة طويلة، أدركت أن تركيا ليست المستقبل الذي كنت أبحث عنه لي ولأولادي الصغار، لذلك قررت السفر إلى هناك بحثاً عن فرص أفضل. جيني هيل ، مراسلة برلين: كانت ألمانيا تستقبل الفارين من الحرب والاضطهاد وكانت لها سمعة جيدة كبلد مرحّب باللاجئين. ولكن عندما وصل آلاف الأشخاص في أوائل سبتمبر/أيلول 2015 ، كانت هناك حشود من الناس لاستقبالهم برموز مرسومة على الأيدي وهدايا للأشخاص المنهكين القادمين بالقطارات. بدأوا بالتصفيق والتهليل العفوي - كانت لحظة غير عادية. تقول لارا طحان، وصلت إلى ميونيخ بعد رحلة طويلة وشاقة. كانت تمطر بغزارة! بالنسبة لي كان ذلك أول شيء غريب ألاحظه. مطر في فصل الصيف! لكنني قابلت أشخاصاً لطفاء جداً، كانوا منفتحين جداً على اللاجئين. مادي سافاج ، مراسلة السويد: وبالمثل في السويد، كان المزاج السائد في ذلك الوقت هو أن هذه كانت واحدة من أكثر البلدان ترحيباً في أي مكان. في المحطات كان هناك أشخاص يحملون لافتات تقول أهلاً وسهلاً باللاجئين" وقبل عام ألقى رئيس الوزراء خطاباً يطلب من السويديين فتح قلوبهم للمهاجرين. سمر جابر ، خريجة هندسة من الأردن: في الجامعة كانوا يتحدثون دائمًا عن ترحيب السويد باللاجئين ، لذلك هربت من الأردن. لم يكن لدي خيار لأن حياتي كانت في خطر. كانت أختي مسبقاً في السويد وتم لم شملنا في النهاية. عندما وصلت فكرت في أنني أخيراً أصبحت حرة. أوروبا ترد: 'سنتدبر الأمر' جاي دي لوني ، مراسل البلقان: جاء التحول الكبير عندما أطلقت الشرطة في مقدونيا الشمالية الغاز المسيل للدموع على الأشخاص الذين كانوا يحاولون عبور الحدود من اليونان. قالت السلطات إنها كانت منهكة. بدا الأمر كما لو أن أوروبا أصبحت فجأة مدركة تماماً لمشكلة كان الجميع غافلاً عنها. نيك ثورب ، مراسل أوروبا الوسطى: وفي المجر أعلنت الحكومة أنها ستقيم سياجاً على حدودها. كما أغلقت الشرطة محطة سكة الحديد الرئيسية في بودابست لمنع الناس من السفر لمسافة أبعد. لكن تلك الإجراءات أجبرت الناس فقط على الوقوع في أيدي المهربين والخارجين عن القانون. بيثاني بيل، مراسلة بي بي سي في النمسا: تم اكتشاف جثث عشرات المهاجرين فيما بعد في مؤخرة شاحنة كانت قد سافرت من المجر إلى النمسا. لقد كانت لحظة صادمة سلطت الضوء على قضية تهريب البشر ويأس أولئك الذين عاشوا الأزمة. جيني هيل ، مراسلة برلين: أنغيلا ميركل ، مثلنا جميعاً، شعرت بالرعب من اكتشاف أمر الشاحنة. يبدو أن ذلك ترك تأثيراً عميقاً عليها، وفي الليلة التالية، أعلنت أنه على الأرجح، سيتقدم بطلب اللجوء في ألمانيا، ما لا يقل عن 800 ألف شخص في ذلك العام. وللمرة الأولى استخدمت ما أصبح لاحقاً شعارها "سنتدبر الأمر". نيك ثورب ، مراسل أوروبا الوسطى: وافقت ميركل ، بالاتفاق مع المستشار النمساوي ، على استقبال العالقين في المجر. أقلع الآلاف عن الانتظار في محطة بودابست وتابعوا طريقهم إلى فيينا سيراً على الأقدام. كانت وجهة نظر المجر في الأساس هي: "إذا كنتم تريدون هؤلاء الناس، فخذوهم". وتقول المعلمة السورية لارا طحان: بعد وصولي إلى ميونيخ ، ذهبت إلى مخيمين للاجئين قبل نقلي إلى بلدة صغيرة في أيسن. التقينا بألمان أرادوا التواصل مع اللاجئين ومساعدتنا على الاندماج. لقد كانوا يدعمونني كثيراً في كل مرحلة وما زلت حتى الآن. جيني هيل ، مراسلة برلين: كان نهج ألمانيا هو محاولة ضمان إيواء الوافدين الجدد في جميع أنحاء البلاد ؛ وألا تتأثر منطقة واحدة بشكل غير متناسب. في الواقع ، أصبحت مهمة رؤساء البلديات والسلطات المحلية هي تأمين الخدمات اللوجستية. لكنهم كانوا مدعومين من قبل حركة تطوعية رائعة. مادي سافاج ، مراسلة السويد: غالباً ما ينتهي الأمر بالعائلات المهاجرة في السويد في أماكن نائية، أو في مساكن مؤقتة تنتقل من مكان إلى آخر. وبينما كان الانفتاح على الوافدين الجدد هو القاعدة ، إلا أن ذلك بدأ في التحول عندما أصبح الضغط على الموارد أكثر وضوحاً. جاي دي لوني ، مراسل البلقان: في النهاية ، تم الإعلان عن إغلاق طريق البلقان في مارس/آذار 2016. وقد ساعد ذلك في تقليل تدفق الناس. مارك لوين ، مراسل تركيا: أثبت الاتفاق المبرم بين الاتحاد الأوروبي وتركيا بعد بضعة أسابيع فعاليته بشكل ملحوظ. ومنحت تركيا مليارات الدولارات في شكل مساعدات من الاتحاد الأوروبي للموافقة على عودة اللاجئين السوريين الذين وصلوا إلى الجزر اليونانية. أدى إلى انخفاض هائل في الأرقام. رجال يحملون نعش رجل كردي عثر على جثته في شاحنة في النمسا العمل والسكن: كانوا يعتقدون بأنها جنة سمر جابر ، خريجة هندسة من الأردن: كانت السويد صعبة للغاية في البداية وحاول الناس الاستفادة مني قبل أن أحصل على وضع اللاجئ. لدي وضع قانوني الآن ، وأريد استخدام شهادتي ، لكني أدركت أنهم لا يقبلون المؤهلات الأجنبية هنا. مادي سافاج ، مراسلة السويد: اعتقد الكثير من الناس أن السويد ستكون جنة لكنهم في الواقع واجهوا تحديات أكبر مما كانوا يتصورون. حتى المهاجرين الحاصلين على تعليم عال ويتقنون اللغة الإنجليزية، عانوا لأن مؤهلاتهم لم تكن صالحة. وتقول سمر جابر : تقدمت لما يقرب من 100 وظيفة ولم تتم دعوتي لأي مقابلة. لذلك قررت الآن أن أفعل ما يريدون وأنا أدرس للحصول على شهادة دبلوم سويدية. أريد أن أبني مستقبلاً ، أريد أن أكون مستقلة، لقد مر ست سنوات ولا أملك شيئاً. مادي سافاج ، مراسلة السويد: كان الإسكان والتوظيف من أكبر القضايا. تواجه السويد ضغطاً هائلاً على الإقامة في المدن الكبرى. ما لم تكن في قائمة انتظار للسكن الاجتماعي لسنوات، فاعتمادك يكون على الاتصالات. جيني فيليمور، أستاذة في شؤون الهجرة: أحد نتائج عام 2015 هو الطرق المبتكرة التي عالج بها الناس قضايا مثل الإسكان. في هامبورغ وبريمن قاموا بالفعل بتحويل حاويات الشحن إلى منازل للمهاجرين. وفي أمستردام ، قاموا ببناء "مدينة حاويات" مماثلة والتي تأوي 50 في المئة من الشباب الهولنديين و 50 في المئة من اللاجئين. لكن لا تزال هناك مشاكل. مادي سافاج ، مراسلة السويد: معدل البطالة بين المواطنين المولودين في الخارج هو 21.2٪ مقابل 5.5٪ للمولودين هنا. والهدف هو ألا يعمل الوافدون الجدد في السوق السوداء ، وكان هناك نقاش حول ما إذا كان ينبغي أن تكون هناك قواعد أكثر مرونة تسمح لهم بالعمل بسهولة أكبر. سمر جابر : لا يمكنك الشعور بالاستقرار. كان يبدو الأمر وكأنني في كل مرة أفعل فيها شيئاً يُطلب مني شيئ آخر! هل تعتقد أنني أريد البقاء في المنزل وألا أعمل؟ كلنا نريد العمل. لكن لا يوجد شيء. جيني هيل ، مراسلة برلين: ثمة نسبة عالية من الشيخوخة في ألمانيا، واعتبر البعض الوافدين الجدد استجابة لنقص العمال المهرة - بدأت الشركات الكبرى مثل سيمنز في تقديم التدريب المهني. لكن كانت هناك حتماً مشاكل وهيمنت قضية الهجرة على المجتمع لعدة سنوات. لا جئون يسيرون إلى نقطة التسجيل الأولى لدى الشرطة الفيدرالية الألمانية بعد عبورهم الحدود النمساوية الألمانية في عام 2015 التداعيات السياسية: "ترسخ الملل من التعاطف مع اللاجئين" جيني هيل ، مراسلة برلين: الجرائم التي ارتكبها طالبو اللجوء تصدرت عناوين الصحف. وأثارت الهجمات على الشابات في كولونيا ليلة رأس السنة 2015 من قبل رجال أتوا - بشكل رئيسي - من شمال إفريقيا، غضباً كبيراً، كذلك الهجوم الإرهابي على سوق عيد الميلاد في برلين، والذي نفذه رجل تونسي جاء إلى أوروبا، كطالب لجوء. مادي سافاج ، مراسلة السويد: أصبحت الجريمة جزءاً من النقاش حول الهجرة هنا أيضاً. كانت هناك حوادث بارزة ، لكن الشرطة قالت إن الجرائم في بعض المناطق التي كانت فيها نسبة المهاجرين عالية، لم تكن من قبل الوافدين الجدد بل من جانب الشبكات والعصابات الإجرامية. جيني هيل ، مراسلة برلين: كان هناك رد فعل عنيف ضد سياسات ميركل التي تختصر بجملة : "سنتدبر الأمر" وسرعان ما تخلت عن شعارها مع تنامي الدعم لحزب "البديل من أجل ألمانيا" المناهض للمهاجرين. جوليان ميغليريني ، مراسل بي بي سي في روما: في إيطاليا ، استغل القوميون الافتقار الملحوظ للتعاون من قبل الاتحاد الأوروبي والدول الأوروبية الأخرى خلال الأزمة. لقد عبّروا عن مشاعر معادية للمهاجرين وقد لاقت الرسالة إعجاب العديد من الإيطاليين. لقد حقق القوميون نجاحاً انتخابياً هنا منذ ذلك الحين. دافني هاليكوبولو ، أستاذة السياسة الأوروبية: الاتجاه الذي رأيناه في أوروبا ، بدءاً من الأزمة الاقتصادية ثم الاستمرار في أزمة المهاجرين، هو تراجع القوى التقليدية السائدة وصعود السياسات القومية. وتقول مادي سافاج ، مراسلة السويد: لقد حظي القوميون الديمقراطيون السويديون باهتمام أكبر هنا منذ الأزمة واكتسبوا شعبية. أصبح من المقبول بشكل أكبر التعبير عن آراء المناهضة للهجرة ، وقد تم اعتماد قيود على عدد اللاجئين الذين يمكن قبولهم في البلاد واعتمد كسياسة حتى من قبل يسار الوسط. بيثاني بيل ، مراسلة النمسا: لقد أحدثت الأزمة تغيراً كبيراً في السياسة النمساوية. كانت معارضة الهجرة موضوعاً كبيراً للمستشار سيباستيان كورز. ساعدته رسالته المناهضة للمهاجرين على الفوز في الانتخابات مرتين وأخذ الأصوات من اليمين المتطرف. ولا تزال القضية مسيطرة على حزبه المحافظ. دافني هاليكوبولو ، أستاذة السياسة الأوروبية: لا تتوافق أرقام الهجرة الفعلية غالباً مع عدد الأشخاص الذين يصوتون لحزب معين. ما هو أكثر أهمية هو كيف ينظر الناخبون إلى الأزمة وكيف يتم تصويرها. بهذه الطريقة ، تمكنت الأحزاب من التأثير على السياسة السائدة بطريقة لم تكن ممكنة سابقاً. جاي دي لوني ، مراسل البلقان: حاول بعض السياسيين القوميين استغلال الأزمة لكسب الشعبية. بشكل عام ، يبدو أن التعاطف مع محنة أولئك القادمين عبر طريق البلقان قد انخفض. يحتج الناس على مراكز اللجوء، وقد ترسخت فكرة الملل والإرهاق من التعاطف مع المهاجرين. ناشطون يساريون يحتجون ضد حزب البديل فور دويتشلاند (البديل لألمانيا) في عام 2015 نيك ثورب ، مراسل أوروبا الوسطى: وفي المجر ، استخدمت حكومة اوربان اليمينية، الأزمة لتعزيز شعبيتها إلى جانب الازدهار الاقتصادي ، مما مكنهم من الفوز عام 2018. دافني هاليكيوبولو ، أستاذة السياسة الأوروبية: يمكننا فهم تأثير أزمة المهاجرين في الغالب من حيث الفرصة التي أتاحتها للأحزاب [القومية] لزيادة شعبيتها. وأعتقد أننا سنستمر في رؤية هذه الأحزاب أكثر اندماجاُ في التيار السياسي السائد. المدارس والاندماج: "أريد بناء حياة هنا" جيني فيليمور ، أستاذة الهجرة: في أماكن مثل السويد وألمانيا ، التي شهدت أكبر عدد من الوافدين ، واجهوا نهجاً أقل تنظيماً في معالجة الاندماج. ولكن كان هناك جهد تطوعي ضخم على مستوى القاعدة ، والذي كان أحد أكثر الأشياء الإيجابية التي خرجت من هذا الموقف. مادي سافاج ، مراسلة السويد: لكن لا يزال من الصعب على المهاجرين تسلق السلم. عاجلاً وليس آجلاً ، قد نرى كيف تسير الأمور بالنسبة للأطفال الذين أتوا إلى هنا ويقتربون من العمر الذي سيدخلون فيه سوق العمل. جيني فيليمور ، أستاذة الهجرة: ستكون تلك هي اللحظة التي تعرف فيها السويد ما إذا كانت استجابتها ناجحة أم لا. لديها سكان متقدمون في السن، لذا فإن تلقي دفعة مفاجئة من أربعين ألف شخص قد يكون قادراً على إثبات نجاح كبير. جيني هيل ، مراسلة برلين: في ألمانيا ، قامت المدارس بتوظيف معلمين إضافيين ، وتم تسريع عملية تتبع الأشخاص من المهن الأخرى من خلال التدريب لزيادة الأعداد. تم إعداد فصول إضافية للأطفال الذين ليست لديهم لغة مشتركة. لارا طحان ، معلمة سورية: ابنتي تبلي بلاءً حسناً في المدرسة هنا. كلانا نتحدث الألمانية بطلاقة ولدينا الكثير من الأصدقاء. إنها طموحة وأريدها أن تفعل لمستقبلها أفضل مما فعلت لنا. جيني هيل ، مراسلة برلين: اندمج العديد من الوافدين وتعلموا اللغة وبنوا حياة جديدة. إنها ليست مثالية بأي حال من الأحوال ولا تزال هناك الكثير من المشاكل ولكن مئات الآلاف من الناس - السوريين والعراقيين وغيرهم - يرسخون جذورهم هنا. مارك لوين ، مراسل تركيا: لقد تغير نسيج اسطنبول بالفعل، ففي بعض الشوارع هناك متاجر ومطاعم ومقاهي سورية فقط. ويريد الكثير من هؤلاء السوريين البقاء في تركيا الآن لأنهم استقروا وهي دولة آمنة. سمر جابر ، خريجة هندسة من الأردن: السويد بلد كريم جدا. لقد غيرتني - كنت أخاف من أشياء كثيرة ولكني الآن أشعر بالاختلاف. أنا أستعد للدراسة للحصول على درجة الماجستير وآمل أن أتمكن من تحقيق أحلامي. لارا طحان ، معلمة سورية: أتطلع للحصول على جواز سفري الألماني. قررنا المجيء إلى هنا لنعيش حياة أفضل ونعيش بكرامة وأمان ، وحياتنا هنا ممتازة. تم تغيير بعض الأسماء لحماية الهويات.
https://www.bbc.com/amharic/news-55383930
https://www.bbc.com/arabic/world-55377723
ሚኒስትሩ አርብ ዕለት በሰጡት ቃለ ምልልስ "በዚህ ድርጊት ላይ የተሳተፉት ሩሲያዊያን መሆናቸውን በግልፅ መናገር እንችላለን" ብለዋል። የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ለአንድ ራዲዮ በሰጡት በዚሁ ቃለመጠይቃቸው "ሩሲያ ለወራቶች በመላው ዓለም ያሉ ድርጅቶችን ጨምሮ በርካታ የአሜሪካ መንግሥት ተቋማት እና የግል ድርጅቶችን ዘልቃ እንደገባች አምናለሁ" ብለዋል። አክለውም በአሜሪካ የመንግሥት ሥርዓት ውስጥ ኮድ ለማስገባት የሦስተኛ ወገን ሶፍትዌርን ለመጠቀም ከፍተኛ ጥረት ሲደረግ እንደነበርም ተናግረዋል። ውስብስብ በተባለው በዚህ የሳይበር ጥቃት ዒላማ ከሆኑት የአሜሪካ ኢነርጂ ቢሮ እና ፌደራል መሥሪያ ቤቶች በተጨማሪ የመከላከያ ፣ የአገር ውስጥ ደኅንነት (ሆምላንድ ሴኩሪቲ)፣ የአሜሪካ ግምጃ ቤትና ንግድ ሚኒስቴር ዳታዎች ዒላማ ተደርገዋል። ፖምፒዮ ጥቃቱን እየተመለከቱ ያሉ የአሜሪካ ተመራማሪዎች አሁንም የተፈጠረው ምን እንደሆነ እያጠኑ መሆኑን ጠቅሰው "አብዛኛው መረጃም በምስጢር ሊቆይ ይችላል" ብለዋል። ሚኒስትሩ "ሩሲያ የአኗኗር ዘይቤያችንን ለማዳከም እሞከረች ነው፤ የሩሲያ ፕሬዚደንትም አደጋ ናቸው" ሲሉ ተናግረዋል። ፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ በበኩላቸው "በቁጥጥር ሥር ውሏል" ሲሉ የጥቃቱን 'አደገኛ' መባል አጣጥለውታል። ትራምፕ በንግግራቸው በድርጊቱ የቻይና እጅ እንዳለበት ፍንጭ የሰጡ ሲሆን በሩሲያ ሚና ላይ ግን ጥርጣሬን አሳድረዋል። ሩሲያም በጥቃቱ ተሳትፋለች በሚል የቀረበባትን ክስ ተቃውማለች። በአሜሪካ ሶፍትዌር አምራች ድርጅት ሶላርዊንድስ የተሰራ ሶፍትዌር ላይ ያነጣጠረው ይኸው ጠለፋ የተደረሰበት ባሳለፍነው ሳምንት ነበር። ይሁን እንጂ ኦፕሬሽኑ ለወራቶች ሲካሄድ ነበር ተብሏል። የጥቃቱ ኢላማ ከሆኑ የአሜሪካ ድርጅቶች የኒውዩክሊር መሳሪያዎችን የሚያስተዳድረው መሥሪያ ቤት ይገኝበታል። የመንግሥት ተቋም የሆነው የአሜሪካ ኢነርጂ ቢሮ በጥቃቱ "የጦር መሳሪያ ደህንነቱ አልተደፈረም" ብሏል። ከኦፕሬሽኑ ጀርባ ያሉ ጠላፊዎች የብሔራዊ ደህንነት፣ የመከላከያ እና ሌሎች ተዛማጅ መረጃዎችን ለመስረቅ ሲሉ የተወሰኑ ተቋማት ላይ ያነጣጠሩ ናቸው ተብሎ ይታሰባል። ዩናይትድ ኪንግደምን ጨምሮ በርካታ በዓለም ላይ የሚገኙ ድርጅቶችም ተመሳሳይ የኔትወርክ አስተዳዳር ሶፍትዌር በመጠቀም በጠላፊዎች ዒላማ መሆናቸው ተሰምቷል። የጠለፋውን ስያሜ 'ሰንበርስት' ሲሉ ስያሜ የሰጡት ተመራማሪዎች፤ ከመቼውም ጊዜ በላይ አስከፊ የተባለውን የሳይበር ጥቃት ሙሉ ለሙሉ ለመረዳት ዓመታት ሊወስድ ይችላል ብለዋል። የአሜሪካ የበይነ መረብ ደኅንነት ኤጀንሲ (Cisa) በርባሪዎቹ የኮምፒውተር ኔትዎርኮችን ሰብረው መግባት የቻሉት መቀመጫውን ቴክሳስ ባደረገ የኢንተርኔት ቴክኖሎጂ ኩባንያ በሆነው ሶላርዊንድስ ሶፍትዌር ተጠቅመው መሆኑን ገልጿል። ከ300 ሺህ የሶላርዊንድስ ኦሪዮን ሶፍትዌር ተጠቃሚዎች መካከል18ሺ የሚሆኑት ጥቃት ሳይደርስባቸው እንዳልቀረም ተነግሯል። ይሁን እንጂ የተወሰደ የግለሰብም ሆነ የደንበኞች መረጃ ስለመኖሩ የሚያመላክት ነገር የለም። ተመራማሪዎች በሶላርዊንድስ አማካኝነት ወራትን የፈጀው ኦፕሬሽን የጀመረው ባሳለፍነው መጋቢት ወር ላይ ሊሆን ይችላል ብለዋል። ከሦስት አስርት ዓመታት በላይ ከሞስኮ ጋር የተገናኙ ጠላፊዎች የአሜሪካን ምስጢሮች ለመስረቅ እንደሞከሩ ይታመናል። ከአንድ ወር በኋላ ወደ ዋይት ሃውስ የሚገቡት ተመራጩ ፕሬዚደንት ጆ ባይደንም የሳይበር ደህንነት ጉዳይ መንግሥቴ እጅግ አንገብጋቢ ከሚላቸው አጀንዳዎች አንዱ ነው ብለዋል።
بومبيو أكد على أن المحققين الأمريكيين مازالوا يبحثون أبعاد "الهجوم المعقد" الذي يُعتقد أنه بدأ في مارس/آذار الماضي. واتهم بومبيو موسكو بالوقوف وراء الهجمات الإلكترونية التي كُشف عنها مؤخرا، وقال "يمكننا أن نقول بوضوح تام أن الروس هم من شاركوا في هذا النشاط". وأضاف، في تصريحات الجمعة، أن الرئيس الروسي فلاديمير بوتين "يظل خطرا حقيقيا". ولم يقدم وزير الخارجية الأمريكي أية تفاصيل تعزز مزاعمه حول ضلوع روسيا في أنشطة التجسس والقرصنة الإلكترونية. ونفت موسكو علاقتها بهذا الهجوم. مواضيع قد تهمك نهاية وأعلنت الولات المتحدة الأسبوع الماضي عن تعرضها لهجمات إلكترونية وقرصنة معلوماتية ضخمة تجري منذ شهور، وتم الاختراق من خلال برنامج لإدارة الشبكات من إنتاج شركة سولار ويندز الأمريكية. واستهدفت الهجمات مؤسسات أمريكية حساسة من بينها المكتب الذي يدير الأسلحة النووية. وطمأن هذا المكتب الحكومي ( التابع لوزارة الطاقة الأمريكية)، الجميع بعدم تعرض أمن الترسانة النووية الأمريكية للخطر. واستخدم قراصنة إنترنت نفس البرنامج من إنتاج صن ويندز، لاستهداف مؤسسات أخرى عديدة حول العالم ومنها مؤسسات بريطانية. وأطلق الباحثون على عملية القرصنة الكبيرة اسم صن بيرست (الانفجار الشمسي)، وأكدوا على أن الأمر قد يستغرق سنوات لفهم أحد أكبر الهجمات الإلكترونية على الإطلاق. تحذير من "الخطر الجسيم" الذي تشكله الهجمات الإلكترونية على المؤسسات الأمريكية وزارة الطاقة الأمريكية تؤكد تعرضها لعملية قرصنة إلكترونية التحقيق في هجوم إلكتروني محتمل "برعاية حكومية" على وزارتين أمريكيتين ماذا قال بومبيو عن الهجوم الإلكتروني الكبير؟ في مقابلة إذاعية مع المحاور الأمريكي مارك ليفين، يوم الجمعة أعرب بومبيو عن اعتقاده بأن روسيا اخترقت على مدى أشهر عدة وكالات حكومية أمريكية وشركات خاصة، إلى جانب شركات وحكومات أخرى في جميع أنحاء العالم. وقال إنه كان هناك "نشاط كبير لاستخدام جزء من برنامج أنتجه طرف ثالث (شركة سولار ويندز) أساسا لزراعة شفرة داخل أنظمة حكومة الولايات المتحدة". إلى جانب وزارة الطاقة الأمريكية، تم استهداف وكالات حكومية أخرى منها وزارات الخزانة والأمن الداخلي والخارجية والدفاع والتجارة، فيما وصفت بأنها عملية تجسس إلكتروني معقدة. وأوضح بومبيو أن المحققين الأمريكيين الذين يبحثون في الهجوم ما زالوا "يفككون عناصر هذا الهجوم على وجه التحديد"، وستظل الكثير من المعلومات على الأرجح سرية. وأكد على أن روسيا تحاول "تقويض أسلوب حياتنا"، "والرئيس الروسي فلاديمير بوتين يظل خطرا حقيقيا". ماذا نعرف عن حملة القرصنة الإلكترونية؟ تمكن القراصنة من الوصول إلى المؤسسات الكبرى من خلال السيطرة على برنامج إدارة الشبكة طورته شركة سولار ويندز لتكنولوجيا المعلومات ومقرها ولاية تكساس الأمريكية. ومن الممكن أن يكون هذا التسلل قد سمح للقراصنة بدرجة عالية من التحكم في شبكات المؤسسات الأمريكية التي تستخدم هذا البرنامج. ولكن يبدو أن استخدامه كان لسرقة البيانات والملعومات وليس شن أي هجمات تخريبية أو مدمرة على المؤسسات المستهدفة. يُعتقد أن من يقفون وراء العملية استهدف مجموعة ضيقة من المؤسسات في محاولة لسرقة معلومات هامة عن الأمن القومي والدفاع ومعلومات أخرى تتعلق بهذا الأمر. لكن على الرغم من استخدام مؤسسات عديدة لهذا البرنامج وتنزيله على الشبكات، فإن هذا لا يعني بالضرورة نجاح السيطرة عليه وسرقة بيانات. وفي وقت سابق، قالت شركة سولار ويندز أوريون، الأداة الرئيسية المستخدمة كمصدر لعملية القرصنة، إن حوالي 18 ألفا من عملائها البالغ عددهم 300 ألف عميل قد تأثروا بالقرصنة، ولكن لا يوجد مؤشر على أن الهجوم الإلكتروني استهدف سرقة كبيرة لبيانات العملاء أو المواطنين. وقال المحققون إن العملية التي استمرت لأشهر من خلال سولار ويندز، من الممكن أن تكون قد بدأت قبل شهر مارس/آذار من هذا العام. مكتب التحقيقات الفيدرالي: إيران وروسيا لديهما بيانات ناخبين أمريكيين ولم يعلق الرئيس الأمريكي دونالد ترامب، شخصيا بعد على الهجوم، لكن الرئيس المنتخب جو بايدن، الذي من المقرر أن يؤدي اليمين كرئيس للولايات المتحدة في 20 يناير/كانون الثاني، تعهد بجعل الأمن السيبراني "أولوية قصوى" لإدارته. وقال يوم الخميس "نحتاج لتعطيل وردع خصومنا عن شن هجمات إلكترونية كبيرة في المقام الأول". وأضاف "سنفعل ذلك، من بين أمور أخرى، وسنجعل المسؤولين عن مثل هذه الهجمات الخبيثة يدفعون ثمنا باهظا، وذلك بالتنسيق مع حلفائنا وشركائنا." ولأكثر من ثلاثة عقود، يُعتقد أن قراصنة مرتبطين بموسكو حاولوا سرقة أسرار الولايات المتحدة عبر الإنترنت.
https://www.bbc.com/amharic/news-52691409
https://www.bbc.com/arabic/world-52691832
ካቡጋ ፈረንሳይ ውስጥ አዝኒዬር ሱር ሴን በተሰኘ ሥፍራ ማንታቸውን ቀይረው እየኖሩ ነበር ተብሏል። ዓለም አቀፉ የሩዋንዳ ወንጀል ችሎት የ84 ዓመቱን ግለሰብ በዘር ማጥፋት ወንጀል እና የሰው ልጅ ላይ ሰቆቃን በመፈፀም ወንጀል ይፈልጋቸዋል። በፈረንጆቹ 1994 የሁቱ አክራሪዎች 800 ሺህ ያክል ሰዎችን ሲጨፍጭፉ ሰውዬው አክራሪዎቹን በገንዘብ ደግፈዋል ይባላል። የሁቱ አማፅያን በወቅቱ የአናሳዎቹን ቱትሲዎችና የፖለቲካ ተቀናቃኞቻቸውን ዒላማ አድርገው ነበር ጥፋት የፈፀሙት። ዩናይትድ ስቴትስ፤ ካቡጋ ያለበትን ለጠቆመ 5 ሚሊዮን ዶላር ሽልማት እሰጣለሁ ማለቷ አይዘነጋም። በሄግ የሩዋንዳን ጉዳይ የሚከታተሉት ዋና አቃቤ ሕግ ፈረንሳይ ሰውዬውን ልታገኝ የቻለችው ከብዙ ፍለጋና ድብቅ ኦፕሬሽን በኋላ ነው ብለዋል። "የፌሊሲዬን ካቡጋ መታሠር የዘር ማጥፋት ወንጀል በመፈፀም የተጠረጠሩ ሰዎች ከ26 ዓመታት በኋላ ሊያዙ እንደሚችሉ ማሳያ ነው" ብለዋል ዋና አቃቤ ሕግ ሰርጌይ ብራሜርትዝ። አቃቤ ሕጉ አክለውም የሰውዬው በቁጥጥር ሥር መዋል አገራት የሚተባበሩ ከሆነ የወንጀል ተጠርጣሪዎች የትም መደበቅ እንደማይችሉ ያሳየ ነው ብዋል። አቃቤ ሕጉ ለፈረንሳይ መንግሥት ምስጋናቸውን ካቀረቡ በኋላ፤ ሩዋንዳ፣ ብሪታኒያ፣ ጀርመንና አሜሪካንን ጨምሮ ሌሎች አገራትና ድርጅቶች ትብብር ማድረጋቸውን ጠቁመዋል። ሰውዬው በፈረንሳይ ሕግ መሠረት አስፈላጊው ምርመራ ከተደረገላቸው በኋላ ወደ ዓለም አቀፉ የሩዋንዳ ዘር ማጥፋት ወንጀልን ወደሚመለከተው ችሎት እንደሚተላለፉ ተነግሯል። በዚያም ፍርዳቸውን መከታተል የሚጀምሩ ይሆናል። ካቡጋ በፈረንጆቹ 1997 ነው በሰባት ወንጀሎች እንደሚፈለጉ የተነገረው። ዘር ማጥፋትና የዘር ጥፋት ማነሳሳት ከሚጠረጠሩባቸው ወንጀሎች መካከል ናቸው። ካቡጋ የፎ ደ ዴፎንስ ናሲዮናል [ኤፍዲኤን] ተባባሪ መሥራች ናቸው። ይህ ድርጅት ደግሞ ለወቅቱ የሩዋንዳ ጊዜያዊ መንግሥት የገንዘብ ድጋፍ በማድረግ የዘር ማጥፋቱ እንዲፋፋም አግዟል ስትል አሜሪካ ሰውዬውን ትከሳለች። ሰውዬው ከዚህም አልፎ ለታጣቂዎች የሎጂስቲክ መረጃ በመስጠት እንዲሁም የወታደር መለያና መሣሪያ በማስታጠቅ የዘር ጥፋቱን አፋፍመዋል ተብለው ሲፈለጉ ቆይተዋል።
كابوغا كان يعيش في ضاحية قرب باريس بهوية مزورة منذ ملاحقته دوليا بسبب الإبادة الجماعية في وراندا وأعلنت وزارة العدل الفرنسية، اليوم السبت، احتجاز قوات الدرك، كابوغا، البالغ من العمر 84 عاما، في منطقة أسنيير سور سين بالقرب من العاصمة باريس، حيث كان يعيش بهوية مزورة. واتهمت المحكمة الجنائية الدولية لرواندا المسؤول السابق بارتكاب إبادة جماعية وجرائم ضد الإنسانية، كما زُعم أنه كان الممول الرئيسي لمتطرفين من الهوتو ارتكبوا جرائم وذبحوا حوالي 800 ألف شخص في عام 1994 عندما دار صراع دموي في رواندا اعتدى خلاله أغلبية الهوتو على أقلية التوتسي، خصومهم السياسيين في البلاد. وكانت الولايات المتحدة قد أعلنت عن مكافأة قدرها 5 ملايين دولار، مقابل معلومات تؤدي إلى اعتقال كابوغا. وقال المدعي العام للآلية الدولية لتصريف الأعمال للمحكمتين الجنائيتين في لاهاي، وهي الآلية التي مازالت تعمل على قضايا جرائم الحرب العالقة لرواندا ويوغوسلافيا السابقة، إن الشرطة الفرنسية اعتقلت كابوغا "في عملية معقدة ومنسقة مع عمليات بحث متزامنة عبر عدد من المواقع"، وجاء ذلك نتيجة تحقيق مشترك. مواضيع قد تهمك نهاية فرنسا تنسحب من إحياء الذكرى العشرين للابادة في رواندا الإبادة الجماعية في رواندا: محكمة دولية تبرئ وزيرين سابقين سؤال وجواب: كيف حدثت الإبادة الجماعية في رواندا؟ وقال سيرج براميرتز "اعتقال فليسيان كابوغا تذكير بأنه يمكن محاسبة المسؤولين عن الإبادة الجماعية حتى بعد مرور 26 عاما على جرائمهم". قبائل الهوتو قتلت حوالي 800 ألف شخص من أقلية التوتسي عام 1994 وأضاف "بالنسبة للعدالة الدولية، يُظهر اعتقال كابوغا أنه يمكننا أن ننجح عندما نحصل على دعم المجتمع الدولي". وأعرب براميرتز عن تقديره لفرنسا، لكنه قال إن هناك "مساهمات أساسية في العملية من جانب رواندا وبلجيكا وبريطانيا وألمانيا وهولندا والنمسا ولوكسمبورغ وسويسرا والولايات المتحدة ويوروبول والإنتربول". ووجهت المحكمة سبع اتهامات لكابوغا في عام 1997، تتعلق بالإبادة الجماعية والتحريض المباشر والعلني على ارتكابها ومحاولة ارتكابها والتآمر لارتكابها، فضلا عن الاضطهاد والقتل الجماعي. وقالت الولايات المتحدة إن كابوغا كان مؤسسا مشاركا ورئيسًا لصندوق الدفاع الوطني (FDN)، الذي يُزعم أنه قدمت من خلاله أموال للحكومة الرواندية المؤقتة لأغراض تنفيذ الإبادة الجماعية عام 1994. كما يُزعم أنه قدم دعما لوجستيا لرجال الميليشيات الذين قاموا بالذبح من خلال منحهم أسلحة وأزياء رسمية وتوفير وسائل نقل لهم. وبعد الانتهاء من الإجراءات المناسبة بموجب القانون الفرنسي، من المتوقع نقل كابوغا إلى حجز يتبع الآلية الدولية لإنهاء الأعمال المتبقية للمحاكمات الجنائية، التي أنشأها مجلس الأمن، حيث سيُحاكم.
https://www.bbc.com/amharic/news-52590640
https://www.bbc.com/arabic/worldnews/2014/01/140108_india_train_fire
የሕንድ መንግሥት ካሉበት ከተማ ወደ ትውልድ ቀያቸው መሄድ ለሚፈልጉ ሠራተኞች የተለየ ባቡር ማዘጋጀቱን ገልፆ ነበር ሟቾቹ ከሌላ አካባቢ መጥተው በከተሞች የሚሰሩ ስደተኛ ሠራተኞች ነበሩ የተባለ ሲሆን ወደ ቀያቸው ለመሄድ ባቡር የሚያገኙበት ስፍራ ሀዲዱ ላይ ተኝተው ነበር ተብሏል። ሕንድ ስደተኛ ሠራተኞቹ ወደ ቀያቸው የሚያደርስ የተለየ ባቡር ማዘጋጀቷ ተገልጿል። ሕንድ የኮረናቫይረስ ወረርሽኝ ስርጭትን ለመከላከል የእንቅስቃሴ ገደብ ጥላ በነበረበት ወቅት በአስር ሺህዎች የሚቆጠሩ ስደተኛ ሠራተኞች ወደ ትውልድ መንደራቸው በእግራቸው ጉዞ ጀምረዋል። የሕንድ ስደተኛ ሠራተኞች ከአገሪቱ የተለያዩ የገጠር መንደሮች የተሻለ ክፍያና ህይወት በመፈለግ ወደ ከተሞች የፈለሱ ናቸው። የባቡር ጣብያው ሠራተኞች ስደተኞቹ ወደ አውራንጋባድ የሚወስደውን አውራ ጎዳና ይዘው እየሄዱ የነበረ ቢሆንም በኋላ ግን ወደ አውራንጋባድ የሚወስደው ባቡር መስመር ላይ መጥተዋል ብለዋል። ስደተኞቹ በእግራቸው 36 ኪሎ ሜትር ያህል ከተጓዙ በኋላ በድካም በመዛላቸው የባቡር ሀዲዱ ላይ መተኛታቸውም ተነግሯል። እንደ አገር ውስጥ መገናኛ ብዙኀን ዘገባ ከሆነ በእንቅስቃሴ ገደቡ ምክንያት ባቡር አይመጣም ብለው በማሰባቸው ሀዲዱ ላይ ተኝተዋል። በማኅበራዊ መገናኛ ብዙኀን ላይ የሚዘዋወሩ ምስሎች ላይ እንደሚታየው ከስደተኞቹ አስክሬን አቅራቢያ ደረቅ ዳቦ ወድቆ ይታያል። ሕንድ ከአንድ ወር ከአስራምስት ቀን በፊት የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝን ለመከላከል ያለምንም ቅድመ ማስጠንቀቂያ የእንቅስቃሴ ገደብ ስትጥል ከሌላ አካባቢ ወደ ከተሞች የመጡ ሠራተኞች የምንመገበው እናጣለን ብለው በመስጋታቸው በእግራቸው ወደ ትውልድ ቀያቸው መመለስ ጀምረዋል። በርካቶች የመጓጓዣ እንቅስቃሴ በመቆሙ ምክንያት በእግራቸው ወደ ትውልድ ቀያቸው ለመመለስ መገደዳቸው በአገሪቱ ውስጥ ትልቅ መነጋገሪያ ሆኖ ነበር። የእንቅስቃሴ ገደቡ በተወሰነ መልኩ መላላቱን ተከትሎ የሕንድ መንግሥት ስደተኞቹ በተዘጋጀላቸው ልዩ ባቡርና አውቶቡስ ወደ አካባቢያቸው መመለስ እንደሚችሉ ተናግሯል። የሕንድ ጠቅላይ ሚኒስትር በ16 ሰዎች ሞት የተሰማቸውን ሀዘን ገልፀዋል።
حوادث القطارات متكررة في الهند. فقد التهمت ألسنة النيران ثلاث عربات في القطار السريع ديهرادون، غربي البلاد. ولا يعرف سبب اندلاع الحريق وكان القطار متجها من مومباي إلى مدينة ديهرادون، واشتعلت فيه النيران بمنطقة ديناهو. وقال المتحدث باسم هيئة سكك الحديد غربي البلاد، شارات شاندرايان، "لا يمكن أن نحدد سبب الحريق، وذكر أحد الشهود أن النيران اندلعت في إحدى العربات، وبعدها توقف القطار، وأنزل منه أغلب المسافرين". مواضيع قد تهمك نهاية وأضاف أن القطار واصل مسيره، وركب المسافرون في العربات المتبقية. وكان 26 شخصا، بينهم طفلان، قتلوا بعد اندلاع النيران في قطار في ولاية براداش، في شهر ديسمبر/كانون الأول. وفي العام الماضي، قتل 47 شخصا في حريق بقطار مسافرين في ولاية بارداش، وكان سبب الحريق في الحالتين خلل كهربائي. وتشهد الهند عددا كبيرا من الحوادث في شبكة سكك الحديد الضخمة التي تدير 9 آلاف قطار للمسافرين، تنقل 18 مليون مسافر يوميا تربط بين جميع مناطق البلاد.
https://www.bbc.com/amharic/news-54400083
https://www.bbc.com/arabic/world-54408665
ፕሬዝደንት ዶናልድ ትራምፕ እና አማካሪያቸው ሆፕ ሂክስ ከፕሬዝደንቱ ለወራት ሲያጣጥሉት በቆዩት ቫይረስ መያዛቸው ከተነገረ በኋላ በተደጋጋሚ ስሟ እየተነሳ ያለችው ሆፕ ሂክስ ለበርካቶች አዲስ ናት። የ31 ዓመቷ ወጣት የቀድሞ ሞዴል ስሟ በአደባባይ እንዲነሳ ብዙም ፍላጎት የላትም። የፕሬዝደንት ዶናልድ ትራምፕ ኮሚኒኬሽን ዳይሬክተር የነበሩት አንቶኒ ስካራሙቺ በ2017 ላይ ከሥራቸው ሲሰናበቱ ነበር ሆፕ ሂክስ በቦታቸው ተተክታ የፕሬዝደንቱ የቅርብ ረዳት የሆነችው። ሆፕ በዚህ የሥራ መደብ ላይ ስትመደብ ምንም አይነት የፖለቲካ ልምድ አልነበራትም። ታዲያ በወቅቱ የ28 ዓመት ወጣት እና የፖለቲካ ልምድ የሌላት ሆፕ እንዴት በአሜሪካ መንግሥት ውስጥ ለፕሬዝደንቱ የቀረበ ከፍተኛ ሥልጣንን ልትይዝ ቻለች? ሆፕ፣ ኢቫንካ እና ትራምፕ ሆፕ 2017 ላይ የፕሬዝደንቱ ኮሚኒኬሽን ዳይሬክተር ሆና ከመሾሟ አምስት ዓመታት በፊት ከትራምፕ ቤተሰብ ጋር ትውውቅ እንደነበራት ይነገራል። ሆፕ፤ የዶናልድ ትራምፕ የመጀመሪያ ልጅ የሆነቸው ኢቫንካ ለምትመራው የፋሽን ኩባንያ የሕዝብ ግንኙነት ሥራን በመስራት ነበር ከፕሬዝደነቱ ልጅ ጋር የቀረበ ግንኙነት ነበራት። በተጨማሪም ሆፕ ሞዴል ነበረች። ራልፍ ሎውረን ለተሰኘው እውቅ የፋሽን ኩባንያ በሞዴልነት ሰርታለች። ለኢቫንካ የፋሽን ኩባንያ የሕዝብ ግንኑነት ባለሙያ ሆና በሰራችበት ወቅትም ስኬታማ ነበረች። ከኢቫንካ ትራምፕ ጋር በቅርበት መስራቷና በሥራዋም ስኬታማ መሆኗ የዶናልድ ትራምፕን ትኩረት እንድታገን እድል ከፍቶላታል። በመጀመሪያ ላይም እአአ 2014 ትራምፕ ለሚያንቀሳቅሱት የሪል ስቴት ኩባንያቸው የሕዝብ ግንኙነት ሥራ እንድትከውን እራሳቸው መርጠው ሾሟት። ሚሊየነሩ ትራምፕ ሆፕ ሂክስ በምታከናውነው ሥራ ደስተኛ ስለነበሩ "አስደናቂ ሰው ናት" ሲሉ ለአንድ መጽሔት ተናግረው ነበር። ሆፕ ሂክስ ሆፕ ወደ ፖለቲካው እንዴት ገባች? ሆፕ ከአሜሪካ ባሻገር ዓለምን ወደሚያሽከረክረው የአሜሪካ የፖለቲካ መድረክ የተሳበችው በድንገት ነበር። ይህም አለቃዋ ለፕሬዝደንትነት እጩ ሆነው እአአ በ2015 መግቢያ ላይ የመጀመሪያ የምርጫ ቅስቀሳቸውን ለማድረግ ጉዞ ሲያደርጉ እንደ በአጋጣሚ ሆፕ ሂክስ አብራቸው ነበረች። በአሜሪካ ፕሬዝደንታዊ ፉክክር ውስጥ ከትራምፕ ጎን የመሆን እድል የገጠማት ሆፕ ከፖለቲካው ይልቅ እያከናወነችው በነበረው ሪል ስቴት ኩባንያው የሕዝብ ግንኙነት ሥራ ላይ የማተኮር ፍላጎቷ ነበር። ነገር ግን የምርጫ ቅስቀሳው እየተጠናከረ ሲሄድ ሆፕ የእጩ ፕሬዝደንቱ የምርጫ ቅስቀሳ አካል መሆን ወይም የትራምፕ ሪል ስቴት ኩባንያ ሕዝብ ግነኙነት ኃላፊ ሆኖ መቀጠል በሚለው ላይ መወሰን ነበረባት። በሥራዋ የሚተማመኑባት ዶናልድ ትራምፕም ለፕሬዝደንትነት በሚያደርጉ ፉክክር ውስጥ እንድታግዛቸው በፖለቲካ ውስጥ አብራቸው እንድትቆይ ጠየቋት። እሷም ጥያቄውን ተቀብላ ሙሉ ትኩረቷን በፖለቲካው መድረክ የሕዝብ ግንኙነት ላይ አደረገች። ትኩረት የማትሻው ሆፕ ፕሬዝደንት ዶናልድ ትራምፕ ለጋዜጠኞች መግለጫ ሲሰጡ ወይም ቃለ መጠይቅ ሲያደርጉ ሆፕ ሂክስ ከጎናቸው አትታጣም። እሷ ግን ከማይክራፎን ፊት ሆና ማውራትን አትመርጥም። የፕሬዝደንቱ የምርጫ ቅስቀሳ ቡድን አባል በሆነችበት ወቅትም እራሷን ከማኅበራዊ ሚዲያ መድረኮች አርቃለች። በዚህም የትዊተር ገጿን የዘጋች ሲሆን የኢንስታግራም ገጿም ለሌሎች ዝግ ነው። ዶናልድ ትራምፕ ብዙ በተባለለት ምርጫ አሸንፈው ፕሬዝደንት ሲሆኑ በጽህፈት ቤታቸው ውስጥ ባዋቀሩት አዲስ ክፍል ውስጥ የዋይት ሐውስ ስትራቴጂክ ኮሚኒኬሽን ዳይሬክተር በመሆን በአሜሪካ መንግሥት ውስጥ መስራት ጀመሩ። ትራምፕ "ሆፕስተር" እያሉ የሚጠሯት ሆፕ ሂክስ ትራምፕ ከሚያምኗቸው የቅርብ ረዳቶቻቸው መካከል አንዷ እንደሆነች እና የፕሬዝደንቱን አመለካከት ማስቀየር ከሚችሉ በዙሪያቸው ካሉ ጥቂት አማካሪዎች መካከል ሆፕ አንዷ እንደሆነች ይነገራል። ሆፕን የሚያውቋት ሰዎች የፕሬዝደንቱን ሃሳብ ወይም አመለካከት ማስቀየር ሳይሆን፤ ፕሬዝደንቱ ማድረግ የሚሹትን በቀላሉ መፈጸም የሚችሉበትን አማራጭ ነው የምታቀርበው ይሏታል። 'ፖለቲኮ' የተባለው ገጽ በአንድ ዘገባው እንደጠቀሰው ሆፕ ሂክስ የትራምፕ ቤተሰብን በጥልቀት ከሚያውቁት መካከል አንዷም ነች ብሏል። ሆፕ ሂክስ ፕሬዝደንቱ በሚሄዱባቸው ቁልፍ ቦታዎች ሁሉ የምትገኝ ሲሆን በዋይት ሐውስ ውስጥ ከትራምፕ ጋር በየዕለቱ የቀረበ የሥራ ግንኙነት ካላቸው ሰዎች መካከል አንዷ ነች። ይህም ነው ፕሬዝደንቱ ትኩረት ነፍገውት ለሚሊዮኖች አሜሪካዊያን መታመምና ከ200 ሺህ ለሚልቁት ደግሞ ሞት የሆነው የኮሮናቫይረስ ከእሷ እንደተጋባባቸው የተነገረው። ፕሬዝደንት ትራምፕ በወረርሽኙ መያዛቸው ዓለምን በማስደንገጥ የምድራችን ዋነኛ ርዕስ ሲሆን የመገናኛ ብዙሃን ትኩረት መሆን የማትሻውንም ሆፕ ሂክስን ይፋ እንድትወጣ አድርጎ መነጋገሪያ አድርጓታል።
وكانت مساعدة الرئيس البالغة من العمر 31 عاما، قد حلت محل أنتوني سكاراموتشي كمديرة اتصالات الرئيس عندما أُقيل بعد 10 أيام فقط من توليه منصبه في عام 2017. وليس لهيكس اي خبرة أو معرفة سياسية، لكنها كانت على صلة بعائلة ترامب على مدار السنوات الخمس الماضية. ومسيرتها مع ترامب مليئة بالتقلبات، فقد استقالت من منصب، لكنها عادت لاحقاً في منصب مختلف في فريقه. إذن كيف حصلت هذه الشخصية على واحدة من أهم الوظائف في حكومة الولايات المتحدة؟ مواضيع قد تهمك نهاية إيفانكا ترامب بدأت هوب هيكس حياتها المهنية في العلاقات العامة حيث كانت شركة أزياء إيفانكا ترامب واحدة من عملائها. وبعد أن عملت عارضة أزياء لدور أزياء راقية مثل رالف لورين، قامت بعرض بعض ملابس شركة إيفانكا كجزء من وظيفتها. وكان العمل مع الابنة الكبرى لدونالد ترامب يعني أن هوب هيكس ستلفت أنظار الرئيس الأمريكي في النهاية. واختارها ترامب شخصيا في أكتوبر/تشرين الأول عام 2014 للعمل في العلاقات العامة لشركته العقارية. سياسية بالصدفة في أوائل عام 2015، دخلت المجال السياسي عندما ذهبت مع دونالد ترامب في رحلة في إطار حملته الرئاسية، حتى أنها ساعدت في إدارة حساب تويتر الخاص به. استقالت هوب هيكس من فريق ترامب ثم عادت في دور آخر وعندما أصبحت الحملة أكثر جدية، كان عليها أن تقرر بين أن تصبح سكرتيرة صحفية سياسية متفرغة أو العودة للعمل في شركة ترامب العقارية. فاختارت العودة للعمل في شركة ترامب العقارية، لكن مرة أخرى، طلب منها دونالد ترامب شخصيا البقاء في فريقه السياسي فقبلت بذلك. الابتعاد عن الأضواء ونادرا ما تجري هوب هيكس لقاءات صحفية، على الرغم من أنها حاضرة دائما عندما يجري الصحفيون مقابلات مع ترامب. وعندما بدأت العمل في الحملة الرئاسية، حذفت حساباتها على تويتر وانستغرام. هوب هيكس التي يقال إن ترامب يدعوها هوبي وسط مجموعة من مساعدي الرئيس وعندما أصبح دونالد ترامب رئيسا خلق ترامب لها وظيفة جديدة، مديرة الاتصالات الاستراتيجية في البيت الأبيض. واتسمت طريقتها في التعامل مع الرئيس بأنها لا تسعى لتغييره، ولكن ببساطة تسهل له ما يريد القيام به. ووفقا لتقرير لموقع بوليتيكو فإن هيكس هي واحدة من المطلعين الحقيقيين القلائل على الحياة الخاصة لعائلة ترامب حتى أنها كانت تتناول عشاء السبت (وجبات خاصة في العقيدة اليهودية) مع إيفانكا ترامب وجاريد كوشنر. وكانت أيضا واحدة من الأشخاص القلائل الذين حضروا لقاء البابا مع ترامب في مايو/أيار عام 2017. استقالة وعودة استقالت هيكس في فبراير/شباط عام 2018، بعد يوم واحد من إدلائها بشهادتها أمام الكونغرس وقالت خلالها بأنها كانت تكذب من حين لآخر لصالح ترامب. وفي غضون ذلك عملت في محطة فوكس نيوز المقربة من ترامب لكنها عادت إلى فريق الرئيس في وقت سابق من هذا العام. هوب هيكس (الثالثة من اليسار) خلال لقاء ترامب بالبابا ووفقا لمراسلة بي بي سي في البيت الأبيض تارا ماكيلفي في ذلك الوقت، سبب عودتها بسيط للغاية: "قليلة الكلام، ويبدو أنها تعرف أسرار الرئيس".
https://www.bbc.com/amharic/news-53337603
https://www.bbc.com/arabic/55080703
ፕሬዘዳንት ትራምፕ አሜሪካ ከዓለም ጤና ድርጅት እንደምትወጣ የተናገሩት ግንቦት ላይ ነበር። ሂደቱን የጀመሩት ደግሞ በዚህ ሳምንት ነው። ሂደቱ ቢያንስ አንድ ዓመት ይወስዳል። ትራምፕ፤ የዓለም ጤና ድርጅት በቻይና ቁጥጥር ሥር ነው ብለው ስለሚያምኑ ነው ከድርጅቱ አሜሪካን ለማግለል ውሳኔ ያሳለፉት። ለፕሬዘዳንትነት በሚፎካከሩት ትራምፕና በባይደን መካከል የአስር ነጥብ ልዩነት አለ። በርካታ መራጮች ወቅታዊው አስተዳደር ለኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ የሰጠው ምላሽና የአገሪቱ ምጣኔ ኃብት ጉዳይ ላይ ጥያቄ አላቸው። በአገሪቱ በበሽታው የተያዙ ሰዎች ከሦስት ሚሊዮን በላይ ሲሆኑ፤ ከ130,000 በላይ ሰዎች ሞተዋል። ጆ ባይደን ባለፈው ማክሰኞ በትዊተር ገጻቸው እንዳሉት፤ አሜሪካ የጤናን ጉዳይ በተመለከተ ከዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ ጋር ብትተባበር መልካም ነው። “ፕሬዝዳንት ከሆንኩ በኋላ በመጀመሪያው የሥራ ቀን የዓለም ጤና ድርጅትን በተመለከተ የተወሰነውን ቀልብሼ ወደ ዓለም አቀፍ መሪነታችን እንድንመለስ አደርጋለሁ” ብለዋል። በአገሪቱ ምክር ቤት የውጪ ጉዳይ ክፍል ካሉ ዴሞክራቶች አንዱ የሆኑት ሮበርት መነንዴዝ፤ “በወረርሽኝ ወቅት ፕሬዘዳንቱ አሜሪካን ከዓለም ጤና ድርጅት አስወጥተዋል፤ አሜሪካን የሚያሳምም፣ አሜሪካውያንን ብቸኛ ሚያደርግ ውሳኔ ነው” ብለዋል። ቻይናም ድሃ አገራት ላይ ከፍተኛ ተጽዕኖ ያሳድራል ስትል የፕሬዘዳንት ዶናልድን ውሳኔ ኮንናለች። የቻይና የውጪ ጉዳይ ሚንስትር ዛሆ ሊያን “የአሜሪካ ውሳኔ ዓለም አቀፍ ትብብርን ያንኳስሳል። በተለይም ዓለም አቀፍ ድጋፍ የሚፈልጉ ታዳጊ አገሮች ላይ ተጽዕኖ ያሳድራል” ብለዋል። አሜሪካ ዓለም አቀፍ ግዴታዋን እንድትወጣም አሳስበዋል። አሜሪካ ከዓለም ጤና ድርጅት የምትወጣው ለምንድን ነው? አንድ ከፍተኛ ባለስልጣን ለሲቢኤስ ኒውስ እንደተናገሩት፤ የዓለም ጤና ድርጅት የአሠራር ለውጥ እንዲያደርግ አሜሪካ ብትጠይቅም ድርጅቱ ፈቃደኛ አልሆነም። አሜሪካ ከድርጅቱ ጋር ያላትን ግንኙነት ለማቋረጥ የተወሰነውም ለዚህ ነው። ፕሬዘዳንት ትራምፕ፤ ድርጅቱ ራሱን እንዲያሻሽል ግንቦት ላይ የ30 ቀን ገደብ ሰጥተው እንደነበር ይታወሳል። ካልሆነ ግን ከድርጅቱ ወጥተው ድጋፋቸውን ወደ ሌሎች ዓለም አቀፍ የሕብረተሰብ ጤና የተራድኦ ድርጅቶች እንደሚያዞሩ ተናግረዋል። “ቻይና ዓለም አቀፍ ወረርሽኝ ቀስቅሳለች። በቻይና መንግሥት ስህተት ሳቢያ ዓለም እየተንገላታ ነው” ብለውም ነበር። ፕሬዘዳንቱ ማስረጃ ባያቀርቡም፤ ቻይና የዓለም ጤና ድርጅት ዓለምን እንዲያሳስት አድርጋለች ሲሉ ተደምጠዋል። አሜሪካ ከድርጅቱ አባል አገራት ከፍተኛውን የገንዘብ አስተዋጽኦ ታደርጋለች። ባለፈው ዓመት 440 ሚሊዮን ዶላር የደጎመች ሲሆን፤ ይህም ከድርጅቱ ጠቅላላ በጀት 15 በመቶው ነው። እአአ 1948 ላይ በወጣ የአገሪቱ ሕግ መሠረት፤ አሜሪካ የአንድ ዓመት ማሳሳቢያ ሰጥታ፣ ክፍያ ፈጽማ ከድርጅቱ መውጣት እንደምትችል ተደንግጓል። 1948 ላይ የተቋቋመው የዓለም ጤና ድርጅት 194 አባላት አሉት። ከአባል አገራት ክፍያ በተጨማሪ በበጎ ፍቃደኞች እርዳታ ይንቀሳቀሳል።
ترامب كرر مزاعمه حول وقوع تزوير خلال الانتخابات وتعد هذه التصريحات أقرب إقرار من جانب ترامب بخسارة الانتخابات التي أجريت في 3 نوفمبر/تشرين الثاني. لكن الرئيس الأمريكي كرر مزاعمه، التي لا أساس لها، بشأن وقوع "تزوير" خلال عملية التصويت. ومن المقرر أن يجتمع المجمع الانتخابي في الرابع عشر من ديسمبر/كانون الأول لتأكيد الفائز في السباق الرئاسي. وفي حديثه إلى الصحفيين بمناسبة عطلة عيد الشكر، قال ترامب إنه إذا تم تأكيد فوز بايدن من قبل المجمع الانتخابي، فإنه سيغادر البيت الأبيض. مواضيع قد تهمك نهاية لكن ترامب قال إنه من الصعب عليه الإقرار بخسارته لصالح بايدن في ظل الظروف الحالية، ورفض الإفصاح عما إذا كان سيحضر حفل تنصيب بايدن. وأصرّ ترامب على أن "هذه الانتخابات شهدت عمليات تزوير"، بينما لم يقدم أي دليل ملموس على مثل هذه المخالفات في التصويت. ومن المنتظر أن الرئيس المنتخب اليمين في 20 يناير/كانون الثاني. وقبل أيام وافق ترامب على بدء الانتقال الرسمي للسلطة. ويمكن لبايدن حاليا التواصل مع كبار المسؤولين الحكوميين والحصول على ملايين الدولارات من الأموال العامة خلال المرحلة الانتقالية.
https://www.bbc.com/amharic/news-49479790
https://www.bbc.com/arabic/business-49479000
ኩባንያው ኦክላሆማ የተሰኘችው ግዛት ውስጥ 'የኦፕዮይድ ቀውስ' እንዲመጣ አድርጓል በሚል አሜሪካዊው ዳኛ ኩባንያ ከግማሽ ቢሊዮን በላይ ዶላር እንዲቀጣ የወሰኑት። 'ኦፕዮይድ' የተሰኘው ሱስ አስያዥ መድሃኒትን በኦክላሆማ ግዛት አሰራጭዋል የተባሉ ሌሎች ኩባንያዎችም ክሳቸውን እየተከታተሉ ነው። ድርጅቱ ከፍርዱ በኋላ ይግባኝ እንደሚጠይቅ ይፋ አድርጓል። ባለፈው ጥር ሁለት ኩባንያ እንዲሁ ጥፋተኛ ሆነው በመገኘታቸው አንደኛው 270 ሚሊዮን ዶላር ሌላኛው ደግሞ 85 ሚሊዮን ዶላር እንዲቀጡ መሆናቸው አይዘነጋም። 'ጆንሰን ኤንድ ጆንሰን' የተሰኘው ኩባንያ ዋነኛ ጥፋት የተባለው ሱስ አስያዥ መሆኑ የታወቀ ማስታገሻ [ፔይንኪለር] መድሃኒትን ማስተዋወቅ እና መሸጡ ነው። ከኩባንያዎቹ ቅጣት የሚገኘው ረብጣ ዶላር 'ኦፕዮይድ' በተሰኘው መድሃኒት ሱስ ለናወዙ እና ጉዳት ለደረሰባቸው ሰዎች መልሶ ማገገሚያ አገልግሎት ይውላል ተብሏል። መድኃኒቱን አብዝተው በመውሰዳቸው በ18 ዓመታት [99-2017] ውስጥ 400 ሺህ አሜሪካዊያን ሕይወታቸውን አጥተዋል። ድርጅቱ የመድኃኒቱን ጉዳት አሳንሶ በማስተዋወቁ ምክንያት ሰዎች ባለማወቅ በርከት አድርገው ወስደዋልና ይህ ትልቅ ጥፋት ነው ሲሉ የግዛቲቱ ጠበቃ ሞግተዋል። ጄኤንድጄ በተሰኘ ቅጥል ስም የሚታወቀው ድርጅት 'አኔ ከደሙ ነፃ ነኝ፤ መድኃኒታችን ውስጥ ያለው የኦፕዮይድ መጠን እጅግ አናሳ መሆኑን ሁሉም ያውቃል' ሲል ፍርዱን አምርሮ ተቃውሟል። 'ጆንሰን ኤንድ ጆንሰን' የተለያዩ መድሃኒቶችን እና ቅባቶችን በማምረት ይታወቃል። በተለይ ደግሞ ለሕፃናት የሚሆኑ ቅባቶች፣ ዘይቶች እና 'ፖውደር' አምርቶ በመላው ዓለም በማከፋፈል ይታወቃል።
جونسون آند جونسون هي شركة الأدوية الوحيدة التي تواجه حكما قضائيا بالغرامة بعد الفشل في التوصل إلى تسوية كشركات أخرى وأكدت الشركة فور صدور قرار المحكمة أنها سوف تستأنف الحكم في وقت لاحق. وكانت هذه القضية هي الأولى التي تُحال إلى المحكمة بين آلاف الدعاوى القضائية المرفوعة ضد مصنعي وموزعي الأفيونيات، والتي تتضمن الكودايين والفينتانيا والمورفين. وتوصلت السلطات في ولاية أوكلاهاما الأمريكية إلى تسوية مع شركة بوردو فارما الأمريكية في الولاية، المنتجة لدواء الأوكسيكونتين، تضمنت سداد الشركة 270 مليون دولار علاوة على تسوية بقيمة 85 مليون دولار مع شركة تيفا فارماكيوتيكال، لتكون جونسون آند جونسون هي المتهمة الوحيدة التي فرضت عليها غرامة بحكم محكمة. وقال القاضي ثاد بولكمان إن النيابة أوضحت للمحكمة أن جونسون آند جونسون أسهمت في "الإضرار بالمصلحة العامة" من خلال ترويجها المخادع لبعض وصفات المسكنات المسببة للإدمان. وأضاف: "هذه الإجراءات أدت إلى أضرار لحقت بصحة وسلامة الآلاف من سكان أوكلاهاما. وتشكل أزمة الأفيونيات خطرا كبيرا وتهديدا لسكان الولاية." وأشار إلى أن الغرامة الموقعة على جونسون آند جونسون سوف تنفق على علاج حالات إدمان الأفيونيات. الوفيات يتابع حكم المحكمة في حق الشركة 2000 شخص رفعوا دعاوى قضائية ضد شركة الأدوية العالمية، وهي الحالات التي تعرضت لإدمان المسكنات التي تندرج ضمن المركبات الأفيونية. ومن المقرر أن تُحال هذه الدعاوى إلى المحاكم في ولاية أوهايو في أكتوبر/ تشرين الأول حال فشل أطراف النزاع القضائي في التوصل إلى تسوية. وكان الأفيون سببا في حوالي 400 ألف حالة وفاة نتيجة لتناول جرعة زائدة في الفترة من 1999 إلى 2017، وفقا للهيئة الأمريكية لمراكز الحد من الأمراض والسيطرة عليها. ومنذ عام 2000 توفي حوالي 6000 شخص في أوكلاهاما بسبب جرعات زائدة من الأفيونيات، وفقا للنيابة العامة في ولاية أوكلاهاما. وأثناء جلسات القضية في محكمة أوكلاهاما، التي امتدت لسبعة أسابيع، قالت النيابة العامة للولاية إن جونسون آند جونسون أطلقت حملة تسويق استمرت لسنوات استهدفت التقليل من شأن خطورة المسكنات القابلة للإدمان والترويج لفوائدها. ووصفت النيابة في مرافعتها الشركة بأنها "ملكة الأفيونيات"، مرجحة أن حملات التسويق التي قامت بها كانت سببا في "الإضرار بالمصلحة العامة". وأضافت أن الأطباء وصفوا المسكنات التي تحتوي على المخدرات بكثافة، مما أدى إلى ارتفاع معدل الوفيات بسبب الجرعات الزائدة في ولاية أوكلاهاما. نفت جونسون آند جونسون أن تكون المسكنات التي تنتجها سببا في حالات إدمان أو وفاة لكن جونسون آند جونسون نفت ارتكابها أية مخالفات، مؤكدة أن محتوى حملات التسويق كان مدعوما بحقائق علمية وأن نوعي المسكنات، دوراغستك ونوسينتا المتداولان في الولاية، يحتويان على كمية قليلة جدا من المركبات الأفيونية. وقالت الشركة في بيان صادر بشأن القضية إن النيابة استندت في دعواها إلى "تفسير متطرف" لقانون الإضرار بالمصلحة العامة. وكانت شركة الأدوية العالمية قد أصدرت بيانا في 2008 أكدت خلاله أن المسكنات التي تنتجها تمثل أقل من 1.00 في المئة من المعروض في السوق الأمريكي، بما في ذلك الأدوية النوعية. وأشارت الشركة، بعد تغريمها بسبب المسكنات القابلة للإدمان، إلى أن الحكم به عوار قانوني، إذ فشلت الولاية في تقديم أدلة على أن منتجات الشركة وأنشطتها قد أضرت بالصالح العام في أوكلاهاما. وقالت: "الحكم يمثل تطبيقا خاطئا لقانون الإضرار بالصالح العام، وهو ما رفضه قضاة في محاكم في ولايات أخرى." وكان المحامي العام للولاية مايك هنتر أحال قضية أوكلاهاما إلى المحكمة وقال بعد صدور الحكم إن "جونسون آند جونسون سوف تتحمل مسؤولية آلاف الوفيات وحالات الإدمان التي أسفرت عنها ممارساتها."
https://www.bbc.com/amharic/news-54231542
https://www.bbc.com/arabic/middleeast-54230160
ፕሬዝደንቱ ይህን ያሉት በቀጥታ የቴሌቪዥን ንግግራቸው ሲሆን፤ የአውሮፓ አገራት ማዕቀቡ ሕጋዊነት እንደሌለው እየገለጹ የትራምፕ አስተዳደር ማዕቀቡን ለመጣል የሚያደርገው ጥረት መሰረተ ቢስ ነው ሲሉ አጣጥለዋል። ዩናይትድ ኪንግድም፣ ፈረንሳይ እና ጀርመን አሜሪካ ኢራን ላይ ዳግመኛ ማዕቀብ መጣል ሕጋዊ አይሆንም ብለዋል። ፈር ቀዳጅ ተብሎ በነበረው እና እአአ 2015 ላይ በተደረሰው ስምምነት ዩኬ፣ ፈረንሳይ፣ ጀርመን፣ ቻይና፣ ሩሲያ እና አሜሪካ ከኢራን ጋር በኒውክሌር መረሃ ግብሮቿ ላይ ከስምምነት መድረሳቸው ይታወሳል። ትራምፕ ግን ከሁለት ዓመታት በፊት ይህን ስምምነት ለኢራን ጥቅም ያደላ ነው በማለት አሜሪካ ስምምነቱን ጥላ መውጣቷን ይፋ ማድረጋቸው አይዘነጋም። በዚህም ኢራን ከሚፈቀድላት በላይ ዩራኒየም ማበልጸግ ጀምራለች። ዓለም አቀፉ የአቶሚክ ኃይል ኤጀንሲ እንዳለው ኢራን 2ሺህ 105 ኪሎ ግራም የሚመዝን የበለጸገ ዩራኒየም እንዳከማቸች ያስታወቀው ከሶስት ሳምንታት በፊት ነበር። ኢራን በፈረመችው ስምምነት መሠረት ማበልጸግ የምትችለው የዩራኒየም መጠን 300 ኪሎ ግራም ብቻ ነው። ይሁን እንጂ ዓለም አቀፉ የአቶሚክ ኃይል ኤጀንሲ ኢራን 2ሺህ 105 ኪሎ ግራም የሚመዝን የበለጸገ ዩራኒየም አከማችታለች ብሏል። በዚህም አሜሪካ በኢራን ላይ ተፈጻሚነቱ እንዲገታ ተደርጎ የነበረው የተመድ ማዕቀብ ተፈጻሚ እንዲሆን እንዲሁም በቀጣዩ ወር የሚያበቃው የጦር ማዕቀብ ቀጣይነት እንዲኖረው ጥሪ አቅርባለች። ይሁን እንጂ የተባበሩት መንግሥታት የጸጥታ ምክር ቤት አባል አገራት የአሜሪካንን ጥያቄ ውድቅ አድርገውታል። አሜሪካ ከጸጥታው ምክር ቤት አባል አገራት አቋም በተጻረረ መልኩ ከኢራን ኒውክሌር ፕሮግራም ጋር ግነኙነት አላቸው ባለቻቸው ከ20 በላይ ግለሰቦች እና ድርጅቶች ላይ የራሷን ማዕቀብ እንደምትጥል ሬውተርስ ስማቸው ያልተጠቀሰ አንድ የአሜሪካ ከፍተኛ ባለስልጣንን ዋቢ አድርጎ ዘግቧል። ፕሬዝደንት ሩሃኒ ለህዝባቸው ባደረጉት የቴሌቪዥን ንግግር አሜሪካ ኢራን ላይ ማዕቀብ እንዲጣል የተምትወስደውን እርምጃ “ትንኮሳ ነው” ያሉት ሲሆን፤ “አሜሪካ በማዕቀቦቿ ላይ ሽንፈት እያጋጠማት ነው . . . ከዓለም አቀፉ ማሕብረሰብ ተቀባይነት እያጣቸው ነው” ብለዋል። የጸጥታው ምክር ቤት ቋሚ አባል አገራቱ ዩኬ፣ ፈረንሳይ እና ጀርመን አሜሪካ በኢራን ላይ ዳግም ማዕቀብ እንዲጣል ጫና መፍጠሯ ሕጋዊ መሠረት የለውም ብለዋል። የሩሲያ የውጪ ጉዳይ ሚንስቴርም በጉዳዩ ላይ ተመሳሳይ አቋም አንጸባርቋል።
يعانى الاقتصاد الإيراني بالفعل من عقوبات أحادية، فرضتها الولايات المتحدة عام 2018 وقال روحاني في خطاب متلفز إن إيران "سترد برد ساحق على بلطجة أمريكا". وقالت إدارة ترامب إن الإجراءات يعاد فرضها، بموجب آلية يتضمنها الاتفاق بشأن برنامج إيران النووي، والذي انسحبت منه الولايات المتحدة. وقالت بريطانيا وفرنسا وألمانيا إن الولايات المتحدة لا تملك السلطة لتنفيذ مثل هذه الخطوة. كانت الدول الثلاث - إلى جانب الصين وروسيا والولايات المتحدة - أطرافا في اتفاق تاريخي تم توقيعه مع إيران في عام 2015، لكبح برنامجها النووي. مواضيع قد تهمك نهاية لكن الرئيس دونالد ترامب، المنتقد للاتفاق الموقع في عهد أوباما، انسحب منه في عام 2018. ونتيجة لذلك، بدأت إيران في التراجع عن بعض الالتزامات التي تعهدت بها، بما في ذلك تخصيب اليورانيوم أكثر مما ينبغي. وقالت إن ذلك لا يخالف الاتفاق. وقالت الولايات المتحدة إنه يجب معاقبة طهران، معلنة أن جميع عقوبات الأمم المتحدة التي تم تعليقها ستتم إعادة فرضها - وذلك وفق آلية تمت الموافقة عليها في الصفقة تسمى "العودة" - وأن حظر الأسلحة التقليدية على إيران لن ينتهي، في 18 من أكتوبر/ تشرين الأول المقبل. لكن إعلان واشنطن قوبل بالرفض من قبل كل أعضاء مجلس الأمن الدولي تقريبا، ولم يتخذ المجلس إجراء أكثر من ذلك. ولا يزال تأثير القرار غير واضح. ونقلت رويترز عن مسؤول أمريكي كبير لم تسمه، الأحد، قوله إن واشنطن ستفرض اعتبارا من يوم الاثنين عقوبات على أكثر من عشرين شخصا وكيانا، لهم علاقة ببرنامجي إيران النووي والصاروخي وأسلحتها التقليدية. كيف ردت إيران؟ قال روحاني في خطابه: "أمريكا تقترب من هزيمة مؤكدة في تحركها بشأن العقوبات ... لقد واجهت الهزيمة وردا سلبيا من المجتمع الدولي". وفي وقت سابق، وصفت وزارة الخارجية الإيرانية الجهود الأمريكية بأنها "غير مجدية"، قائلة إن "النهج الأمريكي يمثل تهديدا كبيرا للسلم والأمن الدوليين، وتهديدا غير مسبوق للأمم المتحدة ومجلس الأمن". وقالت في بيان: "تؤكد إيران أنه إذا قامت الولايات المتحدة، بشكل مباشر أو بالتعاون مع عدد من حلفائها، بأي تحرك يتماشى مع هذه التهديدات، فإنها ستواجه رد فعل جديا ويجب أن تتحمل التبعات الخطيرة لذلك". كيف كان رد فعل العالم؟ قالت بريطانيا وفرنسا، العضوان الدائمان في مجلس الأمن الدولي، وكذلك ألمانيا إن إعلان واشنطن "لا يمكن أن يكون له أي أثر قانوني"، حيث استخدمت الولايات المتحدة آلية الاتفاق الذي تخلت عنه. وقالت الدول الثلاث في بيان مشترك: "يترتب على ذلك أن أي قرارات وأفعال، ستتخذ بناء على هذا الإجراء أو على نتائجه المحتملة، لن يكون لها أي أثر قانوني. لقد عملنا بلا كلل للحفاظ على الاتفاق النووي، وما زلنا ملتزمين بالقيام بذلك". وقالت وزارة الخارجية الروسية، وهي عضو دائم آخر في مجلس الأمن، إن "المبادرات والأعمال غير المشروعة للولايات المتحدة، بحكم تعريفها، لا يمكن أن يكون لها عواقب قانونية دولية على دول أخرى". وأبلغ الأمين العام للأمم المتحدة، أنطونيو غوتيريش، مجلس الأمن يوم السبت أنه لا يمكنه (غوتيريش) اتخاذ أي إجراء، لأنه "يبدو أن هناك حالة من الغموض" بشأن هذه القضية. لكن المسؤولين الأمريكيين يرون بأنه على الرغم من التخلي عن الاتفاقية، لا يزال لديهم الحق في تفعيل بند إعادة فرض العقوبات. جاء هذا الإعلان بعد 30 يوما من إخطار وزير الخارجية الأمريكي، مايك بومبيو، المجلس بأن إدارة ترامب بصدد تفعيل تلك الآلية. وقال بومبيو في بيان، مساء السبت، إن الإجراءات ستعلن في الأيام المقبلة ضد الدول التي لا تطبق العقوبات، دون الخوض في تفاصيل. وبعد تخليها عن الاتفاق، أعادت الولايات المتحدة من جانب واحد فرض عقوبات على إيران، والتي أدت هي وانخفاض أسعار النفط إلى شل الاقتصاد في البلاد، والذي تضرر بشدة من جائحة كورونا. ويأتي إعلان واشنطن قبل نحو ستة أسابيع من الانتخابات الرئاسية الأمريكية، إذ يواجه ترامب المنافس الديمقراطي جو بايدن، الذي تعهد بإعادة انضمام الولايات المتحدة مجددا إلى الاتفاق.
https://www.bbc.com/amharic/news-48488713
https://www.bbc.com/arabic/world-48485913
የቪዛ አመልካቾች የሚጠቀሙትን የማህበራዊ ሚዲያ ስም ማስገባት ይጠበቅባቸዋል ይህ የአገሪቱ የውጭ ጉዳይ መስሪያ ቤት ሕግ እንደሚለው ሁሉም ሰው የሚጠቀመውን የማህበራዊ ሚዲያ ስምና ላለፉት አምስት ዓመታት ሲጠቀምበት የነበረውን የኢሜይል አድራሻ እና የስልክ ቁጥር መስጠት ይጠበቅበታል። • እንግሊዝ አጭበርባሪ ባለሀብቶችን ቪዛ ልትከለክል ነው • የአይኤስ አባል የነበረችው አሜሪካ እንዳትገባ ተከለከለች ሕጉ ባለፈው ዓመት ለውይይት ሲቀርብ በዓመት 14.7 ሚሊየን ሰዎች ላይ ተፅእኖ ሊያሳድር እንደሚችል ባለሥልጣናቱ ግምታቸውን አስቀምጠው ነበረ። ይህ ሕግ በዲፕሎማሲያዊ መንገድና በመንግሥት ደረጃ ቪዛ የሚጠይቁ አመልካቾችን አይመለከታቸውም ተብሏል። ነገር ግን ለትምህርትም ሆነ ለሥራ ወደ አሜሪካ ለመጓዝ ቪዛ የሚያመለከት ማንኛውም ሰው የተጠየቀውን መረጃ አሳልፎ መስጠት የግድ ነው። "ሕጋዊ የሆኑ ሰዎች ወደ አሜሪካ እንዲገቡ ለማድረግ እና የአሜሪካ ዜጎችን ደህንነት ለማረጋገጥ የቪዛ አመልካቾችን አጣርተን የምንቀበልበት መላ ስናስስ ቆይተናል" ሲል ይህ አንደኛው መንገድ መሆኑን የውጪ ጉዳይ መሥሪያ ቤቱ አስታውቋል። ቀደም ሲል ይህን መሰል ተጨማሪ መረጃ እንዲያቀርቡ ይገደዱ የነበሩት በሽብርተኛ ቡድኖች ቁጥጥር ሥር ከሚገኙ አገራት የሚመጡ እና ወደ እነዚህ ሃገራት የተጓዙ አመልካቾች ነበሩ። • አሜሪካ ሰሜን ኮሪያን ጨምሮ አዲስ የጉዞ ዕገዳ አወጣች አሁን ግን ማንኛውም የቪዛ አመልካች የሚጠቀመውን የማህበራዊ ሚዲያ አካውንት እንዲሁም በሌሎች ድረ ገፅም ላይ ያላቸውን ዝርዝር መረጃ በፈቃደኝነት እንዲያሳውቁ ይጠየቃሉ። ስለሚጠቀሙት ማህበራዊ ሚዲያ የሀሰት መረጃ የሚሰጡ ሰዎች ካሉም የማይወጡት ችግር ውስጥ ሊገቡ እንደሚችሉ ዘ ሂል ለተባለ ሚዲያ ባለሥልጣናቱ ተናግረዋል። የዚህን ሕግ ሃሳብ ለመጀመሪያ ጊዜ ያቀረቡት ፕሬዝደንት ዶናልድ ትራምፕ ሲሆኑ ያቀረቡትም ባለፈው ዓመት ነበር። በወቅቱ የአሜሪካ 'ሲቪል ሊበርቲስ ዩኒየን' የተሰኘ የሰብዓዊ መብት ቡድን እነዚህ ማህበራዊ ሚዲያዎች ውጤታማ ወይም ሚዛናዊ እንደሚሆኑ የሚያመላክት ምንም ማስረጃ የለም ሲሉ ተቃውመውት ነበር። ፕሬዝደንት ትራምፕ በአውሮፓውያኑ 2016 የምርጫ ቅስቀሳ ዘመቻቸው በሥልጣን ዘመናቸው ትኩረት ሰጥተው ከሚሰሩበት አንዱ የስደተኞች ጉዳይ መሆኑን ማስታወቃቸው የሚታወስ ነው። ፕሬዝደንቱ ባለፈው አርብም ሜክሲኮ በደቡባዊ የአሜሪካ ድንበር ተሻግረው የሚገቡ ስደተኞችን መቆጣጠር ካልቻለች አሜሪካ ቀስ በቀስ የንግድ ታሪፍ ጭማሪ እንደምታደርግ ፕሬዝዳንቱ አስጠንቅቀዋል።
على كافة المتقدمين بطلبات تأشيرة دخول للولايات المتحدة تقديم اسماء المستخدم لكافة حسابات مواقع التواصل الاجتماعي الخاصة بهم وتقول لوائح وزارة الخارجية إنه سيتعين على الأشخاص إعطاء اسم المستخدم على وسائل التواصل الاجتماعي، وعناوين بريد إلكتروني وأرقام هواتف مستخدمة منذ خمس سنوات. وعندما اقترحت هذه الإجراءات الجديدة العام الماضي، قدرت السلطات أنها ستؤثر على نحو 14.7 مليون شخص سنويا. وسيعفى بعض المتقدمين للحصول على تأشيرة دبلوماسية ورسمية من الإجراءات الجديدة الصارمة. وسيتعين على الأشخاص المسافرين إلى الولايات المتحدة للعمل أو الدراسة تقديم معلوماتهم. وقالت الوزارة "إننا نعمل باستمرار على إيجاد آليات لتحسين عمليات التدقيق لحماية المواطنين الأمريكيين، بينما ندعم السفر المشروع إلى الولايات المتحدة". في السابق، كان يتعين فقط على المتقدمين الذين يحتاجون إلى تدقيق إضافي، مثل الأشخاص الذين زاروا أجزاء من العالم تسيطر عليها الجماعات الإرهابية، تقديم هذه البيانات. ولكن سيتعين على المتقدمين الآن تقديم أسماء حساباتهم في قائمة منصات التواصل الاجتماعي المعروفة، وكذلك التطوع بتقديم تفاصيل حساباتهم على أي مواقع غير مدرجة. وأي شخص يكذب أو يقدم معلومات غير صحيحة عن استخدامه لوسائل التواصل الاجتماعي قد يواجه "عواقب وخيمة متعلقة بالهجرة"، وفقا لمسؤول تحدث إلى صحيفة ذا هيل الأمريكية. وقد اقترحت إدارة الرئيس دونالد ترامب هذه الإجراءات لأول مرة في مارس/ آذار عام 2018. 2018 عام من التشدد في سياسة ترامب ضد الهجرة ترامب سيستعين بالجيش الأمريكي لتأمين الحدود مع المكسيك احتجاجات في الولايات المتحدة ضد سياسة ترامب حيال الهجرة وقال حينها اتحاد الحريات المدنية الأمريكي، وهو مجموعة مدافعة عن الحقوق المدنية، إنه "لا يوجد دليل على أن مراقبة وسائل التواصل الاجتماعي هذه فعالة أو عادلة"، وأضاف أنه سيؤدي إلى فرض الرقابة الذاتية على الناس عبر الإنترنت. وكان فرض إجراءات صارمة ضد الهجرة من بين التعهدات الأساسية في حملة ترامب الانتخابية في عام 2016. ووعد بـ "التدقيق الشديد" على المهاجرين قبل وأثناء وجوده في منصبه. وتعهد ترامب مؤخرا بفرض رسوم جمركية إضافية على المكسيك ما لم تتخذ إجراءات صارمة لوقف الهجرة غير الشرعية عبر الحدود الجنوبية للولايات المتحدة.
https://www.bbc.com/amharic/51116646
https://www.bbc.com/arabic/sports-51115235
አሁን ግን አሜሪካ ውስጥ የታክሲ ሹፌር ሆኗል፤ መፃሕፍትም ይሸጣል። እንዴት? ከአንድ የጀርመን ጋዜጣ ጋር ቆይታ ያደረገው የ48 ዓመቱ ሳኩር ሕይወቱ ባልተጠቀ መንገድ እንዴት እንዲህ ሊሆን እንደቻለ ያስረዳል። ሱኩር፤ ከቱርክ ፕሬዝደንት ረሲፕ ጣይብ ኤርዶዋን ጋር ያለኝ ቅራኔ ነው ለዚህ ያበቃኝ ይላል። ከእንገድልሃለን ማስፈራሪያ ጀምሮ እስከ ገንዘብ ክልከላ ድረስ የዘለቀ እርምጃ እንደተወሰደበት ይዘክራል። «ምንም ነገር የለኝም። ኤርዶዋን ሁሉን ነገር ወስዶብኛል። ነፃነቴን ገፎኛል። ሃሳቤን ነፃ ሆኜ መግለፅ ተሳነኝ፤ ሠርቼ መብላት አልቻልኩም።» በፈረንጆቹ ከ92-2007 ባለው ጊዜ ሳኩር ለቱርክ 112 ጊዜ ተሰልፎ የተጫወተ ሲሆን 51 ጎሎችን አስቆጥሯል። ቱርክ በ2002 የዓለም ዋንጫ ሶስተኛ ስትወጣ የቡድኑ አባል ነበር። ለእንግሊዙ የእግር ኳስ ክለብ ብላክበርን ይጫወት የነበረው ሱኩር፤ የእግር ኳስ ሕይወቱን አብዛኛውን ጊዜ ያሳለፈው ጋላታሳራይ ለተሰኘው የቱርክ ክለብ በመጫወት ነበር። ሱፐር ሊግ በመባል በሚታወቀው የቱርክ እግር ኳስ ሊግ እንደ ሱኩር ብዙ ጎል ያገባ እስካሁን አልተገኘም። ሱኩር ጫማ ሲሰቅል ወደ ፖለቲካ ገባ። በግሪጎሪያን አቆጣጠር 2011 ላይ ምርጫ የኤርዶዋንን ፓርቲ ወክሎ ተዋዳድሮ በማሸነፉ በላይኛው ምክር ቤት የሕዝብ እንደራሴ ለመሆን በቃ። ነገር ግን ፌቱላህ ጉሌን ከተሰኘው የኤርዶዋን ዋነኛ ተቀናቃኝ ድርጅት ጋር ተያይዞ ስሙ ይነሳ ነበር። የቱርክ መንግሥት ደግሞ 2016 ላይ ለተከሰተውና በርካታ ሰዎችን ለቀጠፈው የቱርክ የመፈንቅለ-መንግሥት ሙከራ ድርጅቱን ተጠያቂ ያደርጋል። ሱኩር በወቅቱ አሜሪካ ነበር። የመፈንቅለ-መንግሥት ሙከራውንም አጣጥሏል። ነገር ግን የቱርክ መንግሥት ቴሌቪዥን ጣቢያ ተጨዋቹ የፌቱላህ አባል ነው፤ አሁን በጥገኝነት አሜሪካ ይገኛል ሲል ዘገበ። ዘገባው ሱኩር፤ ሳን ፍራንሲስኮ በተሰኘችው የአሜሪካ የሃብታሞች ከተማ 3 ሚሊዮን ዶላር በሚያወጣ ቤት ውስጥ ይኖራል፤ የራሱ ካፌም አለው ሲል አተተ። «እርግጥ ነው ካሊፎርኒያ ውስጥ ካፌ ነበረኝ። ነገር ግን የማላውቃቸው ሰዎች ካፌዬን መጎብኘት ጀመሩ። አሁን የኡበር ሹፌር ነኝ።» ቱርክ ውስጥ ያሉ ቤቶቹ፣ ቢዝነሶቹም ሆኑ የባንክ አካውንቶቹ በኤርዶዋን መንግሥት እግድ እንደተጣለባቸው ይናገራል። የመንግሥትን ወቀሳም ያጣጥላል። ከዛሬ ሁለት ዓመት በፊት ኒው ዮርክ ታይምስ ከተሰኘው ጋዜጣ ጋር ቆይታ ያደረገው ሱኩር «ሃገሬን እወዳለሁ፣ ሕዝቡን እንዲሁ። ምንም እንኳ ስለኔ ያላቸው አተያይ የተጣመመ ቢሆንም» ብሏል። በወቅቱ ዘገባው የኤርዶዋን መንግሥትን ጨቋኝነት ያሳያል በሚሉ ሰዎች ዘንድ ትኩረት አግኝቷል። 2018 ላይ የአርሴናሉ አማካይ ሜሱት ኦዚል ከፕሬዝደንት ኤርዶዋን ጋር ፎቶ በመነሳቱ ነቀፌታ አስተናግዶ ነበር። ኤርዶዋን፤ ኦዚል ሲሞሸር ሚዜው ሆነው መታየታቸውም አይዘነጋም።
شوكور كان أحسن الهدافين في أوروبا واعتزل شوكور اللعب في 2008، لكن النجومية والشهرة التي اكتسبها في عالم كرة القدم لم تؤمن له الحياة التي كان يأمل فيها بعد التقاعد، إذ اضطر للعمل سائق سيارة أجرة ليعيل نفسه بعدما انتقل إلى الولايات المتحدة. ويقول شوكور في حوار أجرته معه الصحيفة الألمانية "ولت أم سولتاغ" إن خلافه مع الرئيس التركي رجب طيب أردوغان جعله "يتلقى تهديدات بالقتل، ويتعرض لاتهامات باطلة، ويمنع من التصرف في أمواله". وأضاف: "لم يبق لي شيء، أخذ مني أردوغان كل شيء، حرية التعبير، وحق العمل". سجل شوكور 51 هدفا في 112 مباراة لعبها مع المنتخب التركي بين 1992 و2007. ولعب أغلب مشواره في فريق غلطة سراي، ولعب في أوروبا لفريقي أنتر ميلان، وبارما الايطاليين، و بلاكبيرن الانجليزي. مواضيع قد تهمك نهاية وبعد اعتزاله في 2008 دخل معترك السياسة. وأصبح في عام 2011 نائبا في البرلمان عن حزب العدالة والتنمية الذي يتزعمه أردوغان. لكنه كان أيضا على علاقة بفتح الله غولن الذي يتهمه أردوغان بتدبير محاولة الانقلاب الدامية في 2016. وأثناء الانقلاب كان شوكور يعيش في الولايات المتحدة، وعلى الرغم من أنه ندد بالمحاولة، فإن وسائل الإعلام التركية وصفته بأنه هارب من أعضاء تنظيم فتح الله غولن. وجاء في التقارير التي نشرت عنه في تركيا أنه يعيش في بيت قيمته المالية 3 ملايين جنيه استرليني ويدير مقهى في أغنى أحياء سان فرانسيسكو. لكن شوكور يروي قصة مختلفة، إذ يقول "انتقلت في أول الأمر إلى الولايات المتحدة وكنت أدير مقهى في كاليفورنيا، لكن أشخاصا غريبو الأطوار أصبحوا يترددون على المقهى، فأصبحت سائق سيارة أجرة مع أوبر وبائع كتب". وقال إن الحكومة صادرت بيته وأمواله في تركيا. لكنه ينفي أنه ضالع في أي جريمة. وأضاف: "لا أحد استطاع أن يشرح دوري المزعوم في الانقلاب. لم أخالف القانون أبدا، ولست خائنا ولا إرهابيا".
https://www.bbc.com/amharic/news-52695861
https://www.bbc.com/arabic/middleeast-52701380
በፓኪስታን ውስጥ በማህበረሰቡ ዘንድ "አስነዋሪና ክብርን የሚያዋርድ" ስራ ሰርተዋል የሚባሉ ሴቶች "የክብር ግድያ" በሚባለው መንገድ ይሞታሉ። በአብዛኛው በቤተሰብ አባላት የሚገደሉ ሲሆን እነዚህም ታዳጊዎች በአንድ ቤተሰብ አባል በጥይት ተገድለዋል ተብሏል። •ታይዋን የአለም አቀፉ ጤና ድርጅት ወሳኝ ጉባኤ ላይ እንዳትሳተፍ ለምን ተደረገች? •"ለሃያ ዓመታት ለኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ስዘጋጅ ነበር" የንፅህና ሱሰኛው ግድያው የተፈፀመው የተፈፀመው ሁለቱ ሴቶች ከአንድ ወንድ ጋር የሚያሳይ ቪዲዮ በማህበራዊ ሚዲያዎች መውጣታቸውን ተከትሎ እንደሆነ ፖሊስ አስታውቋል። ፖሊስ ሁኔታውን ለመርመር ራቅ ብላ ወደምትገኘው ቦታ በርካታ የፖሊስ ኃይልን አሰማርቷል። ግድያው የተፈፀመው በዚህ ሳምንት ሐሙስ ሲሆን የድንበር ከተማ በምትባለው ሻም ፕሌይን ጋርዮም መሆኑንንም የፓኪስታን ሚዲያ የፖሊስን ሪፖርት ዋቢ አድርጎ ዘግቧል። በሚዲያው ዘገባ መሰረት ለግድያው ተብሎ የተሰጠው ምክንያት የ16ና የ18 አመት ታዳጊዎቹ እንዲሁም አንዲት እድሜዋ ያልተጠቀሰና ከግድያው የተረፈች ታዳጊ ጋር ሰው በሌለበት ቦታ አንድ ወንድ አብሯቸው ሆኖ ቪዲዮ ሲቀርፅ የሚያሳይ ነው። ቪዲዮው ወሲባዊ ይዘት አለው የተባለ ሲሆን 52 ሶኮንዶችን ብቻ ነው የሚያሳየው። ቪዲዮው የተቀረፀው ባለፈው አመት ሲሆን በቅርብ ሳምንታትም ነው ማህበራዊ ሚዲያዎች ላይ ወጥቶ ብዙዎች እንደተጋሩት ከፍተኛ የፖሊስ ኃላፊ ለጋዜጣው ተናግረዋል። "በአሁኑ ሰአት ዋነኛ ስራችን ሶስተኛዋን ታዳጊ እንዲሁም ግለሰቡ ላይ ወንጀል ከመፈፀሙ በፊት በህይወት ማቆየት ነው" ብለዋል። የአለም አቀፍ የሰብአዊ መብት ድርጅት ሂውማን ራይትስ ዋች በፓኪስታን በታዳጊና በሴቶች ላይ የሚፈፀሙ ግድያዎች አሳሳቢ ደረጃ ላይ ደርሷል ብሏል። የሰብአዊ መብት ተሟጋቾች "የክብር ግድያ" በሚባለው መንገድ በፓኪስታን አንድ ሺህ ሴቶች እንደተገደሉ ይናገራሉ።
متظاهرة في العاصمة الباكستانية إسلام اباد تحمل لافتة مكتوب عليها "لا شرف في القتل" ويسود اعتقاد بأنهما قُتلتا برصاص أفراد من عائلتيهما الأسبوع الماضي في قرية على الحدود بين مقاطعتي وزيرستان الشمالية ووزيرستان الجنوبية القبليتين. جاء ذلك بعد انتشار مقطع مصوّر، تظهران فيه برفقة شاب، على الانترنت، بحسب الشرطة. وأفادت تقارير بأن السلطات اعتقلت رجلين للاشتباه بتورطهما. والرجلان هما والد إحدى الفتاتين وشقيق الأخرى، حسبما أفادت صحيفة "دون" الباكستانية ووكالة فرانس برس للأنباء، نقلا عن مسؤولين بالشرطة. مواضيع قد تهمك نهاية ويسود اعتقاد بأن سبب مقتل الفتاتين، عُمر إحداهما 18 عاما والأخرى 16، هو فيديو يظهر شاباً يصوّر نفسه مع ثلاث فتيات في منطقة منعزلة، بحسب تقرير للشرطة أوردته صحيفة "دون". وتقول الصحيفة إنها اطلعت على الفيديو. وقال مسؤول في الشرطة للصحيفة إنّ الشريط صوّر قبل عام على ما يبدو، ثمّ عاد لينتشر بكثافة على مواقع التواصل الاجتماعي قبل بضعة أسابيع. وأضاف المسؤول: "في الوقت الراهن، أولويتنا القصوى هي تأمين حياة الفتاة الثالثة والرجل قبل اتخاذ أي إجراء". وبحسب منظمة "هيومن رايتس ووتش"، فإنّ العنف ضد النساء والبنات لا يزال "مشكلة خطيرة" في باكستان. ويعتقد الناشطون في المجال أنّ 1000 "جريمة شرف" ترتكب كل عام في البلاد. ما هي "جريمة الشرف"؟ إنها جريمة قتل فرد من عائلة لاعتقاد بأنه جلب "العار" لذويه. وتقول منظمة "هيومن رايتس ووتش" إن أبرز أسباب تلك الجرائم هي: - رفض الموافقة على زواج مدبّر. - الوقوع ضحية جريمة اعتداء جنسي أو اغتصاب. - ممارسة الجنس خارج إطار الزواج، حتى لو لم يثبت ذلك. ويمكن ارتكاب جرائم قتل لأسباب أقل شأنا، مثل ارتداء الملابس على نحو يُعتبر غير لائق، أو اتباع سلوكيات تعتبر عصياناً.
https://www.bbc.com/amharic/48406923
https://www.bbc.com/arabic/art-and-culture-50761983
ገንዘቡን ክስ ያቀረቡት ሴቶች እንደሚካፈሉት የተገለጸ ሲሆን፤ የሴቶቹ ማንነት እስካሁን ይፋ አልተደረገም። ዋልስትሪት ጆርናል እንደዘገበው፤ ካሳው ሀርቪ በአሜሪካ፣ እንግሊዝና ካናዳ ለቀረበበት ክስ ነው። ሀርቪ የፊታችን ሰኔ ኒው ዮርክ የሚገኝ ፍርድ ቤት የሚቀርብ ሲሆን፤ ከቀረቡበት ክሶች መካከል አስገድዶ መድፈር ይገኝበታል። የፊልም ፕሮዲውሰሩ 75 ሴቶች ላይ ወሲባዊ ጥቃት በማድረስ ቢከሰስም መካዱ ይታወሳል። ጥፋተኛ ሆኖ ከተገኘ የእድሜ ልክ እስራት ይጠብቀዋል። በሀርቪ ወሲባዊ ጥቃት እንደደረሰባቸው በይፋ ከተናገሩ ተዋንያን አንዷ አሽሊ ጁድ በበኩሏ ሀርቪን በግሏ ፍርድ ቤት እንደምታቆመው በትዊተር ገጿ አሳውቃለች። 'ሼክስፒር ኢን ላቭ'፣ 'ዘ ኪንግስ ስፒች'፣ 'ዘ አርቲስት' እና ሌሎችም ስኬታማ ፊልሞች ፕሮዲውስ ያደረገው የ67 ዓመቱ ሀርቪ፤ በሠራቸው ፊልሞች በአጠቃላይ 81 የኦስር ሽልማት አግኝቷል። • ቢል ኮዝቢና ፖላንስኪ ከኦስካር አካዳሚ ተባረሩ እንደ ጎርጎራሳውያኑ አቆጣጠር በ1970 'ሚራማክስ ኢንተርቴይመንትን' አቋቁሞ ነበር። 2005 ላይ ከወንድሙ ቦብ ዋንስታይን ጋር 'ዋንስታይን ሶኦ' መስርቷል። 2017 ላይ ኳርትዝ ባቀረበው ዘገባ ሀርቪ በሆሊውድ ስሙ ከመግነኑ የተነሳ፤ የኦስካር ሽልማት ሲይገኙ ፈጣሪን ከሚያመሰግኑ የፊልም ባለሙያዎች ይልቅ ሀርቪን የሚያመሰግኑት ባለሙያዎች ቁጥር ይበልጥ ነበር። ሆኖም በርካታ የሆሊውድ የፊልም ባለሙያ ሴቶች ሀርቪ ወሲባዊ ጥቃት እንዳደረሰባቸው ሲናገሩ ክብርና ዝናው ተገፏል። ኒው ዮርክ ታይምስ 2017 ላይ ሀርቪ ወሲባዊ ጥቃት ስላደረሰባቸው ሴቶች ዘገባ አቅርቦ ነበር። አሽሊ ጁድና ሮዝ መግዋን ሀርቪ ያደረሰባቸውን ጥቃት በይፋ ከተናገሩ ግንባር ቀደም ሴቶች መካከል ይጠቀሳሉ። ከቀረቡበት ክሶች መካከል ሴቶች እርቃኑን እንዲያዩትና ማሳጅ እንዲያደርጉት ማስገደድ ይገኝበታል። ለሦስት አስርት ዓመታት ሴቶች ላይ ጥቃት ማድረሱን የካደው ሀርቪ፤ "ያሳዘንኳቸውን ሰዎች ይቅርታ እጠይቃለሁ" ማለቱ ይታወሳል። ሀርቪ ላይ የቀረበው ክስ 'ሚቱ' ንቅናቄ ለመነሳቱ ምክንያት ሲሆን፤ በርካታ ሴቶች በተለያየ ሙያ ላይ የተሰማሩና ወሲባዊ ጥቃት ያደረሱባችን ወንዶች በይፋ ለመክሰስ ድፍረት ያገኙበት እንቅስቃሴ ነው።
وستستفيد من هذه الصفقة حوالي 30 ممثلة وموظفة سابقة. لكن تنبغي موافقة جميع الأطراف على الصفقة والتوقيع عليها كي تُقر، ولم يعلق محامو واينستين على ذلك. ويواجه المنتج السينمائي المعروف محاكمة جنائية منفصلة الشهر المقبل بتهمة الاغتصاب والاعتداء الجنسي، الأمر الذي ينكره تماما. وسيواجه في حال إدانته عقوبة السجن مدى الحياة. مواضيع قد تهمك نهاية ورفُع مبلغ الكفالة لواينستين، يوم الأربعاء الماضي، من مليون دولار إلى 5 ملايين دولار بسبب سوء الاستخدام المزعوم لجهاز المراقبة الإلكترونية الذي يلبسه حول كاحله. وقد حضر واينستين إلى جلسة المحكمة في نيويورك مستخدما جهازا مساعدا على المشي، وقال محاموه إنه سيخضع لعملية جراحية يوم الخميس بسبب مضاعفات لحقت به في حادث سيارة في أغسطس/ آب الماضي. ما الذي جاء في التسوية؟ نُشرت تفاصيل التسوية المبدئية، في البداية في صحيفة نيويورك تايمز، ولكن أكد المحامون فيما بعد معظمها عبر وسائل الإعلام الأمريكية الأخرى. وقالت الصحيفة إن التسوية حصلت على موافقة مبدئية من معظم الأطراف المعنية. ويبدو أن العناصر الرئيسية فيها هي: ورفض محامو واينستين الذين اتصلت بهم صحيفة نيويورك تايمز وغيرها من وسائل الإعلام التعليق. وأقيمت دعوى جماعية من قبل العشرات من النساء اللواتي يتهمن المنتج الهوليودي بالتحرش والاعتداء الجنسي، واتهمت شخصيات بارزة، مثل المملثلة غوينث بالترو وأنجيلينا جولي، واينستين لكن خارج إطار هذه الدعوى. كيف كانت ردود الفعل؟ تباينت ردود الفعل بين مرحب بالتسوية ومنتقد لها. وقالت جيني هاريسون، محامية إحدى المدعيات في القضية، لصحيفة نيويورك تايمز "لا أعتقد أنه بالإمكان التوصل إلى صفقة أفضل". وأوضحت أن الضحايا المزعومين الآخرين الذين لم يتقدموا بشكوى، قد ينتهي بهم المطاف إلى عدم الحصول على شيء، وإنهم "يجب أن يتقدموا ليحصلوا على أفضل مستوى من التعويض الذي استطعنا التوصل إليه". لكن الممثلة وعارضة الأزياء، زوي بروك، التي تشارك في القضية، قالت لبي بي سي "أعتقد أن التسوية مهزلة وأنها تشير إلى خلل في النظام. أنا مدمرة بسببه، وأشعر بالفزع". ولم تلق التسوية استحسان بعض محامي المدعين. وقال المحامي، دوغلاس ويغدور، لبي بي سي "نحن نرفض فكرة أن هذه كانت أفضل تسوية يمكن تحقيقها". وقالت مجموعة "تايمز أب" لمكافحة التحرش الجنسي في تغريدة على موقع تويتر "إذا كان هذا هو أفضل ما يمكن للضحايا الحصول عليه، فهناك خلل جسيم في النظام".
https://www.bbc.com/amharic/news-54776092
https://www.bbc.com/arabic/world-53688389
ዶ/ር ፋውቺ ከዋሽንግተን ፖስት ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ ላይ አሜሪካ “ከፍተኛ ጉዳት ገጥሟታል” ብለዋል። አሜሪካ ከየትኛው አገር በበለጠ በወረርሽኙ ሳቢያ ዜጎቿን አጥታለች። በጆንስ ሆፕኪንስ ዩኒቨርስቲ መረጃ መሠረት ከ230,000 በላይ ሰዎች ሞተዋል። ከዘጠኝ ሚሊዮን በላይ ሕዝብ ደግሞ በቫይረሱ ተይዟል። ዶ/ር ፋውቺ በቃለ ምልልሱ ላይ “ወደቀዝቃዛው ወቅት ስንገባ ነገሮች ይባባሳሉ” ብለዋል። በተያያዥም ፕሬዘዳንት ዶናልድ ትራምፕ እና ተቀናቃኛቸው ጆ ባይደን ስለ ወረርሽኙ ያላቸውን አቋም ገምግመዋል። ባይደን ለቫይረሱ ተገቢውን ትኩረት እንደሰጡት “ከሕብረተሰብ ጤና እና ከምጣኔ ሀብት አንጻርም በቁምነገር እየተከታተሉት ነው” በማለት ገልጸዋል። አሜሪካ የሕብረተሰብ ጤናን በተመለከተ ለውጥ ማምጣት እንዳለባት አሳስበዋል። በዚህ የዶ/ር ፋውቺ አስተያየት ዋይት ሀውስ ደስተኛ አልሆነም። ባይደን ምርጫውን እንዲያሸንፉ የሚገፋ ምላሽ ነው በማለትም ዶክተሩን ተችተዋል። ቃል አቀባዩ ጁድ ደሬ፤ “አስተያየቱ ተቀባይነት የለውም። ከመርህ ውጪ ነው። ዶ/ር ፋውቺ የኮሮናቫይረስ ግብረ ኃይል አባል እንደመሆናቸው ለለውጥ መገፋፋት ነበር የሚጠበቅባቸው። እሳቸው ግን ፕሬዘዳንቱን በመተቸት ለተቀናቃኛቸው ወገንተኝነት አሳይተዋል” ብሏል። የወረርሽኙ ጉዳይ በትራምፕ እና በባይደን መካከል ዋነኛ ከሆኑት መከራከሪያ ነጥቦች አንዱ ነው።ባይደን “ውሳኔያችን ሳይንስን የተመረኮዘ መሆን አለበት” ብለው፤ ምርጫውን ካሸነፉ እንቅስቃሴ ላይ ገደብ ሊኖር እንደሚችል ጠቁመዋል። ትራምፕ በበኩላቸው፤ ባይደን እንቅስቃሴ ላይ ገደብ በመጣል አሜሪካውያንን የምጣኔ ሀብት ቀውስ ውስጥ ይከታሉ ብለዋል። “ባይደንን ከመራጥችሁ ትምህርት ቤት አይከፈትም። ተማሪዎች አይመረቁም። ሠርግ አይኖርም። ገና አይከበርም” ብለዋል። ባይደን የምርጫ ቅስቀሳ ሲያደርጉ ኮሮናቫይረስን ለመከላከል የወጡ መርሆችን ተከትለው ነው። በሌላ በኩል ትራምፕ አካላዊ ርቀት ሳይጠበቅ በርካታ ዜጎች የተገኙባቸው የምረጡኝ ቅስቀሳዎች አካሂደዋል። ኮሮናቫይረስ በፕሬዝዳንት ትራምፕ አንደበት!
لدى فاوتشي وزوجته ثلاث بنات بالغات وقال فاوتشي، عضو فريق عمل البيت الأبيض المعني بمواجهة فيروس كورونا، لشبكة سي إن إن إنه تلقى تهديدات شخصية بالقتل. ونتيجة لذلك، قال إنه لجأ إلى استئجار رجال أمن لحماية أسرته. وقال فاوتشي، الذي أصبح اسما مألوفا في الولايات المتحدة "من المدهش تلقي تهديدات بالقتل لي ولعائلتي، ومضايقة بناتي لدرجة أنه بات عليّ أن أستعين بالأمن". وأضاف "أتمنى لو لم يضطروا إلى مواجهة هذا الموقف .. لم أكن أتخيل في أقسى أحلامي أن الأشخاص الذين يعترضون على الأشياء التي هي مبادئ صحة عامة خالصة إنما يعارضونها بهذه الشدة ... لدرجة أنهم في الواقع يهددونك". مواضيع قد تهمك نهاية ولدى فاوتشي وزوجته، أخصائية أخلاقيات علم الأحياء الدكتورة كريستين غرادي، ثلاث بنات بالغات. وبصفته رئيس قسم المناعة في المعاهد الوطنية للصحة خلال وباء فيروس نقص المناعة البشرية/الإيدز في الثمانينيات، كان فاوتشي، 79 عاما، في مرمى النيران من قبل وسط أزمة صحية عامة. وعلى مدار خمسة عقود من عمله كباحث طبي، رأى الدكتور فاوتشي صورته تحرق، ومتظاهرين يطلقون عليه لقب "القاتل"، وقنابل دخان تلقى أمام مكتبه. ودخل فاوتشي في عدد من الخلافات العلنية مع الرئيس دونالد ترامب خلال أزمة فيروس كورونا. وفي أواخر الشهر الماضي، وصف فاوتشي مشاركة الرئيس لمقطع فيديو يتضمن ادعاءات بأن أقنعة الوجه ليست ضرورية لمحاربة كوفيد - 19، بأنه "غير مفيد".
https://www.bbc.com/amharic/news-54129007
https://www.bbc.com/arabic/world-54130459
የአሜሪካው የውጪ ጉዳይ ሚንስትር ማይክ ፖምፔዮ ደግሞ የሰላም ድርድሩ መክፈቻ ስነ-ስርዓት ላይ ለመታደም ወደ ዶሃ ጎዞ ጀምረዋል። ፖምፔዮ የሰላም ድርድሩን “ታሪካዊ” ሲሉ ጠርተውታል። አሜሪካ ከወራት በፊት ከታሊባን ጋር የደህንነት ስምምነት ከደረሰች በኋላ ነው በአፍጋን መንግሥት እና በታሊባን መካከል የሰላም ድርድር እንደሚካሄድ የተገለጸው። የአፍንጋኒስታን መንግሥትን የሚወክለው ልዑክ ትናንት ምሽት ወደ ዶሃ ያቀና ሲሆን የልዑኩ መሪ አብዱላህ አብዱል “ሰላምን ለማግኘት ነው የምንጓዘው” ብለዋል። ከአፍጋኒስታን መንግሥት ልዑክ ጋር የሴቶችን መብት እና ፍላጎት መከበሩን የሚያረጋግጡ ስድስት ሴቶች ወደ ዶሃ መጓዛቸው ተነገሯል። ታሊባን በበኩሉ ከትናንት በስቲያ ስድስት እሰረኞች መለቀቃቸውን እንዳረጋገጥን በሰላም ድርድሩ ላይ እንሳተፋለን ብሏል። እነዚህ ስድስት የታሊባን እስረኞች እንዳይለቀቁ ፈረንሳይ እና አውስትራሊያ ጥያቄ አቅርበዋል። ለዚህ ደግሞ ምክንያታቸው እኚህ የታሊባን እስረኞች በዜጎቻቸው ግድያ ላይ ቀጥተኛ ተሳትፎ አላቸው በሚል ነው። ይህ በታሊባን እና በአፍንጋኒስታን መንግሥት መካከል የሚደረግ የመጀመሪያ የፊት ለፊት ውይይት እንደሆነ ይታመናል። ታሊባኖች የአፍጋን መንግሥት “ደካማ” እና “የአሜሪካ አሻንጉሊት ነው” በሚል ለድርድር ለመቀመጥ ፍላጎት ሳያሳዩ ቆይተዋል። እአአ 1979 የሶቪየት ወረራን ተከትሎ የተጀመረውን ግጭት ለማስቆም ሁለቱም ወገን ተስፋ ሰንቀዋል። ይህ ውይይት ለወራት ዘግይቶ ነው የሚካሄደው። ለዚህ ደግሞ ምንክያቱ አሜሪካ እና ታሊባን ከወራት በፊት በደረሱት የሰላም ስምምነት ላይ የእሰረኞች ልውውጥ እንዲካሄድ የደረሱት ስምምነት እስካሁን ተፈጻሚ ሳይሆን በመቅረቱ ነው። በዛ ስምምነት መሰረት ታሊባን ይዞ የሚገኘውን 1 ሺህ የአፍጋኒስታን ወታደሮችን ለመፍታት የተስማማ ሲሆን የአፍጋኒስታን መንግሥት ደግሞ 5 ሺህ የታሊባን ወታደሮችን እንደሚፈታ አሜሪካ ማረጋገጫ ሰጥታለች። በአሜሪካ እና ታሊባን ስምምነት ላይ አሜሪካ እና የሰሜን አትላንቲክ የቃልኪዳን ድርጅት (ኔቶ) አጋሮች ሁሉንም ወታደሮቻቸውን በ14 ወራት ውስጥ ለማስወጣት ተስማምተዋል። አሜሪካ ጨምራ በታሊባን ላይ ጥላ የሚገኘውን ማዕቀብ ታነሳለች። የተባበሩት መንግሥታትም በታሊባን ላይ ጥሎት የሚገኘው ማዕቀብ እንዲነሳ አሜሪካ ከተባበሩት መንግሥታት ጋር አብራ ለመስራት ተስማምታለች። በምላሹ ደግሞ ታሊባን በሚቆጣጠራቸው አከባቢዎች አል-ቃኢዳ ወይም የትኛው ጽንፈኛ ቡድን እንዲንቀሳቀስ አይፈቅድም።
3 أجيال منذ انفجار قنبلة في إقليم بلخ، الكثير من الأفغان لم يعرفوا السلام ووصف وزير الخارجية الأمريكي مايك بومبيو الاجتماع بأنه "تاريخي" أثناء توجهه إلى الدوحة لحضور مراسم بدء المحادثات. وكان من المقرر أن تبدأ هذه المحادثات بعد اتفاق أمني بين الولايات المتحدة وطالبان في فبراير/شباط الماضي. لكن الخلافات حول عملية تبادل الأسرى المثيرة للجدل أوقفت المرحلة التالية، وهو الأمر الذي أسهم فيه أيضا استمرار أعمال العنف في أفغانستان، حيث ظل مأزق الحرب المتواصلة لنحو أربعة عقود قائما من دول حل. وقد غادر وفد من كبار المسؤولين الأفغان كابول متوجها إلى الدوحة يوم الجمعة 11 سبتمبر/أيلول، وهو اليوم الذي شهد قبل 19 عاما هجمات مميتة على الولايات المتحدة، وهي الهجمات التي أدت إلى نهاية حكم طالبان. مواضيع قد تهمك نهاية وقال رئيس الوفد عبد الله عبد الله إنهم يسعون إلى "سلام عادل وكريم". ومن جانبها، أكدت طالبان يوم الخميس أنها ستحضر بعد إطلاق سراح مجموعة أخيرة من الأسرى وعددهم 6. ما هو المتوقع من المحادثات؟ هذه هي المحادثات المباشرة الأولى بين طالبان وممثلي الحكومة الأفغانية، وكان المسلحون يرفضون حتى الآن اللقاء بممثلين من الحكومة، التي وصفوها بأنها "دمى" أمريكية عاجزة. ويهدف الجانبان إلى تحقيق مصالحة سياسية وإنهاء عقود من العنف بدأت مع الغزو السوفيتي عام 1979. وفود حضرت اجتماع لويا جيرغا لبحث إطلاق سراح أسرى طالبان وكان من المقرر أن تبدأ المحادثات في مارس/ آذار الماضي، لكنها تأجلت مرارا بسبب الخلاف بشأن عملية تبادل الأسرى التي تمت الموافقة عليها في اتفاق فبراير/ شباط بين الولايات المتحدة وطالبان، فضلا عن استمرار العنف في البلاد. ويحدد اتفاق آخر ، منفصل ولكنه ذي الصلة، بين الولايات المتحدة وطالبان جدولا زمنيا لانسحاب القوات الأجنبية مقابل ضمانات لمكافحة الإرهاب. واستغرق الانتهاء من هذا الاتفاق أكثر من عام، ومن المتوقع أن تكون المحادثات بين الحكومة وطالبان أكثر تعقيدا. ويشعر الكثيرون بالقلق من أن التقدم الهش الذي تم تحقيقه في مجال حقوق المرأة يمكن التضحية به في هذه العملية. وتمثل المحادثات أيضا تحديا لطالبان التي سيتعين عليها طرح رؤية سياسية ملموسة لأفغانستان. لقد كانوا غامضين حتى الآن حيث قالوا إنهم يرغبون في رؤية حكومة "إسلامية" ولكنها "شاملة" أيضا. وقد تقدم المحادثات المزيد من الأدلة على كيفية تغير هذه الجماعة المسلحة منذ تسعينيات القرن الماضي عندما حكمت البلاد مستخدمة تفسيرا متشددا للشريعة الإسلامية. أجواء عاطفية وقلق داخل قاعة المؤتمر في الدوحة ليز دوسيت كبيرة المراسلين الدوليين في بي بي سي تغمرني العواطف، متوتر، متفائل بحذر، وقلق، هذه فقط بعض الكلمات التي قالها الأفغان للتعبير عن مشاعرهم في هذه اللحظة. ففي بلد تحولت فيه نقاط التحول في الماضي إلى مزيد من العنف يتحدث الجميع عن توق عميق للسلام. لكن الجميع يعرف أيضا العقبات التي تنتظره. فبعد الكلمات الافتتاحية، قال أحد قادة طالبان: "أليس من الأفضل أن نتحدث سويا بدلا من قتال بعضنا البعض؟". وكان دبلوماسي أفغاني يشعر بألم شديد وهو يشير إلى أن كل من تحدث في مراسم الافتتاح دعا إلى وقف إطلاق النار، باستثناء طالبان. لكن سياسيا أفغانيا أشار بشكل إيجابي إلى بيان زعيم طالبان الملا بارادار الذي لم يشر فيه إلى وجود صعوبات فحسب، ولكن أيضا إلى الاستعداد لحلها. وستأتي الكلمات الأكثر أهمية عندما يجلس الأفغان في أول محادثات رسمية وجها لوجه، وما يهم بنفس القدر هو أن ساحة المعركة مازالت مشتعلة في أفغانستان. ماذا يتضمن اتفاق فبراير/شباط؟ وافقت الولايات المتحدة وحلفاؤها في الناتو على سحب جميع القوات في غضون 14 شهرا، بينما التزمت طالبان بعدم السماح للقاعدة أو أي جماعة متطرفة أخرى بالعمل في المناطق التي يسيطرون عليها. اتفاق امريكا وطالبان:"أخشى ألا تسمح لي حركة طالبان بالعمل" ووافقت الولايات المتحدة أيضا على رفع العقوبات المفروضة على طالبان والعمل مع الأمم المتحدة على رفع العقوبات المنفصلة ضد الحركة، فضلا عن خفض عديد قواتها في البلاد من حوالي 12 ألفا إلى 8600 وإغلاق العديد من القواعد. وتنتشر القوات التي تقودها الولايات المتحدة في أفغانستان منذ ما يقرب من عقدين بعد شن ضربات جوية للإطاحة بحركة طالبان في عام 2001 في أعقاب هجمات 11 سبتمبر/أيلول المميتة التي شنتها القاعدة في نيويورك، وكانت حركة طالبان، التي قامت بحماية زعيم القاعدة أسامة بن لادن، قد رفضت تسليمه حينها. ولم تشارك الحكومة الأفغانية في اتفاق فبراير/ شباط، لكنها توقعت أن تبدأ محادثات سلام مع طالبان في مارس /آذار الماضي. كما نص الاتفاق على الانتهاء من عملية تبادل الأسرى لنحو 5 آلاف سجين من طالبان و ألف من أفراد الأمن الأفغان المحتجزين لدى الحركة، قبل البدء المزمع لمحادثات مارس/ آذار الماضي. ماذا حدث منذ ذلك الحين؟ اختلف مفاوضو الحكومة وممثلو طالبان حول عدد السجناء الذين سيتم إطلاق سراحهم ومن سيكونون. كما أدى استمرار العنف إلى توقف الأمور. ويعتقد أن بعض الرجال الذين أرادت طالبان الإفراج عنهم، هم قادة متورطون في هجمات كبيرة. عناصر من طالبان بصدد مغادرة سجن حكومي وقال أحد المفاوضين الحكوميين في ذلك الوقت: "لا يمكننا إطلاق سراح قتلة شعبنا". وبحسب تقرير نشرته صحيفة واشنطن بوست الشهر الماضي، فإن ثلاثة أفغان متهمين بالتورط في مقتل جنود أمريكيين كانوا أيضا محل خلاف. وكان التقدم بطيئا، لكن في أغسطس / آب الماضي بدأت الحكومة الأفغانية في إطلاق سراح آخر 400 سجين من طالبان، بعد أن تمت الموافقة على هذه الخطوة من قبل المجلس الكبير، وهو مجلس لويا جيرغا لشيوخ القبائل الأفغانية. إبرام اتفاق سلام في أفغانستان لانهاء حرب مستمرة منذ 18 عاماً مباحثات أمريكا وطالبان: هل هي مقدمة لاتفاق سلام شامل في أفغانستان؟ هل انتصرت حركة طالبان في أفغانستان؟ تفجير دام يستهدف نائب الرئيس الأفغاني 11 سبتمبر: ماذا حدث لتنظيم القاعدة؟ قصة الفتاة التي حملت البندقية "للدفاع عن أسرتها" في أفغانستان ولم يتم إطلاق سراح كل أفراد المجموعة الـ 400 على الفور، بعد أن اعترضت كل من فرنسا وأستراليا على إطلاق سراح 6 سجناء متهمين بارتكاب هجمات قاتلة ضد رعايا البلدين،ومن بينهم عمال إغاثة. وقد أزال العقبة الأخيرة أمام المفاوضات إطلاق سراحه هولاء ونقلهم إلى الدوحة عشية بدء المحادثات. أطول حرب أمريكية كان الصراع في أفغانستان المتواصل منذ نحو 19 عاما، والذي أطلق عليه اسم عملية الحرية الدائمة وفيما بعد عملية حارس الحرية، هو الأطول في تاريخ الولايات المتحدة. في البداية في عام 2001، انضم تحالف دولي إلى الولايات المتحدة في حربها وسرعان ما تمت الإطاحة بطالبان من السلطة. لكن الجماعة المتشددة تحولت إلى قوة متمردة تتوغل وتشن هجمات مميتة ضد القوات التي تقودها الولايات المتحدة والجيش الأفغاني وكذلك مسؤولين بالحكومة الأفغانية. وقد أنهى التحالف الدولي مهمته القتالية في عام 2014. وبلغ إجمالي عدد قتلى قوات التحالف في تلك المرحلة حوالي 3500، وقد قتل أكثر من 2400 جندي أمريكي بينما فقدت بريطانيا أكثر من 450 من جنودها. تصاعدت هجمات طالبان منذ أنهت القوات التي تقودها الولايات المتحدة مهمتها القتالية وقدر معهد واطسون بجامعة براون في نوفمبر/تشرين الثاني عام 2019 مقتل أكثر من 43 ألف مدني و64 ألفا من أفراد الأمن الأفغان و 42 ألفا من المقاتلين المناهضين للحكومة، ولن تعرف الأرقام الحقيقية أبدا. وواصلت الولايات المتحدة عملياتها القتالية المحدودة بعد 2014 بما في ذلك الضربات الجوية. وفي غضون ذلك واصلت طالبان اكتساب الزخم، وهي تسيطر الآن على مساحة من الأراضي هي الأكبر على الإطلاق منذ هزيمتها في عام 2001.
https://www.bbc.com/amharic/news-53770071
https://www.bbc.com/arabic/magazine-53791040
አራቱም ሴቶች ሰውነታቸው ላይ ስላለው ጠባሳ አያስቡም። ታሪካቸውን እንዲህ አካፍለውናል። የጄን ታሪክ እግሬ ላይ ምንም ስጋ አልነበረም። ከጀርባዬ፣ ከመቀመጫዬና ከሆዴ ላይ ስጋ ወስደው ነው ቀዶ ሕክምና የተደረገልኝ። ሊፎደሚያ የሚባል ህመም ነበረብኝ። ከወገብ በታች ጤናማ ያልሆነ ህዋስ የሚያስከትል ሲሆን፤ በብዛት የሚያዙት ሴቶች ናቸው። በጣም ብዙ ኪሎ ነው የቀነስኩት። ሀኪሜ በኢንሹራንስ ህክምና ማግኘት እንደማይቻል ከነገረኝ በኋላ 2017 ላይ ቀዶ ህክምና ለማድረግ ወሰንኩ። እንደ ማንኛውም ሰው የምፈልገውን አይነት ልብስ መልበስ አልም ነበር። ግን ከቀዶ ህክምናው ከአምስት ቀን በኋላ በጣም ታመምኩ። ከዛ ሰመመን ውስጥ ገባሁ። መቃዠት ጀመርኩ። ሰዎች ሮቦት ይመስሉኝ ጀመር። ቤተሰቦቼ የምተርፍ አልመሰላቸውም ነበር። ሁለቱም እግሬ የሚቆረጥ መስሏቸው ስለነበር ፍቃድ ሰጡ። እግሬ ምን እንደሚመስል ያየሁት ከሰባት ሳምንት በኋላ ነው። በጣም ደነገጥኩ። ቀጭን እግር እንዲኖረኝ እፈልግ ነበር። ግን ‘ዋኪንግ ዴድ’ የሚለው ፊልም ላይ ያለሁ ተዋናይት ነበር የምመስልወ። ከድንጋጤ በኋላ የሚመጣ የሥነ ልቦና ቀውስ ገጥሞኝ ነበር። ግን ሕይወቴን የበለጠ መውደድ ጀመርኩ። አንድ ቀን እንደምሞት በማሰብ የምፈልገውን ነገር ሀሉ ማድረግ ጀመርኩ። ለምሳሌ ፓሪስ አልሄድኩም፣ አምስተርዳምንም መሄድ አላየሁም። ሁሌም ደስተኛ ሰው ስላልነበርኩ ማንነቴን እንድለውጥ አድርጎኛል። ወደ ቀጣዩ ቀን የምሸጋገረው “ይሆናል፤ እናሳካዋለን” እያልኩ ነው። የኤሚሊ ታሪክ ጠባሳዬ ቀኝ እጄ ላይ ነው። ይሻክራል። ከቆዳ ቀለሜ ይጠቁራል። በሕይወቴ ሦስት ጊዜ እጄ ላይ ጉዳት አድርሻለሁ። ተመሳሳይ ቦታ ነው ጠባሳው ያረፈው። ለመጨረሻ ጊዜ ራሴን ያቆሰልኩት ከዓመት በፊት ነበር። አንደኛው ጠባሳዬ ከ15 ዓመቴ ጀምሮ ነበር። ብዙ ህመም እንደሚወክለው ሁሉ ያለፍኩትንም ያሳየኛል። ዛሬ ሳቂታ የሆንኩት ብዙ ስላለፍኩ ነው። ከዚህ በኋላ ራሴ ላይ ጉዳት እንዳላደርስ ህክምና እየወሰድኩ ነው። የሚሰማኝን ስብራት የማወጣው አካሌን በመጉዳት ነበር። ለመጀመሪያ ጊዜ ራሴን የጎዳሁት መጥፎ ነገር አድርጌ ነው። አንድ ቀን ከመደብር ስሰርቅ ተያዝኩና ራሴን መቅጣት አለብኝ ብዬ ወሰንኩ። መጀመሪያ ረዥም እጅጌ ያለው ልብስ እየለበስኩ ጠባሳዬን ለመሸፈን ብዙ እጣጣር ነበር። ሰዎች ጠባሳዬን የመንካት፣ ጥያቄ የመጠየቅም መብት ያላቸው ይመስላቸዋል። ራሳቸው ላይ ጉዳት የሚያደርሱ ሰዎች መገለል ይደርስባቸዋል። ሰዎች ሊያዝኑልኝ ሲሞክሩ ደስ ስለማይለኝ እጄን ተቃጥዬ ነው እላቸዋለሁ። ከተወሰኑ ዓመታት በፊት ራሴ ላይ መጨከን አቆምኩ። ሰዎች ከሚገምቱት በላይ የራሴን ፍላጎት ማስቀደም ጀመርኩ። እውነታውን መጋፈጥ ስጀምር ጠባሳዬን ላለመሸፈን ወሰንኩ። ሰው ምንም ቢለኝም ግድ አይሰጠኝም። የላውራ ታሪክ ከእምብርቴ እስከ እግሬ ድረስ ነው ጠባሳዬ። ሰዎች ያዩታል ብዬ ሳስብ ምቾት ይነሳኛል። ከእሳት የተረፈች እንጂ በእሳት የተጎዳች መባል አልፈልግም። ከአደጋ መትረፍ ጠንካራ አድርጎኛል። አንድ ዓመቴ ሳለ ከቤተሰቦቼ ተነጥዬ ለማደጎ ቤተሰብ ተሰጠሁ። ልጅ እያለሁ ይቀለድብኝ ነበር። አንድ ልጅ አደጋ በደረሰብኝ የውሃ ገንዳ ውስጥ መሞት እንደነበረብኝ መናገሩ ትዝ ይለኛል። ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ስገባ ቀሚስ በካልሲ አደርግ ነበር። ከዛ ሱሪ መልበስ ጀመርኩ። ከሰዎች ጋር ለማውራት ድፍረት አልነበረኝም። ወደ 18 ዓመቴ ስደርስ ግን “እኔ በቃ እኔ ነኝ” ብዬ ራሴን ለዓለም ለማሳየት ወሰንኩ። በልጅነታቸው የእሳት ቃጠሎ ከደረሰባቸው ሰዎች ጋር አወራ ነበር። ስለ አደጋችን እያነሳን እርስ በእርስ እንደጋገፋለን። በ25 ዓመቴ ባህር ዳርቻ ከስምንት ሰዎች ጋር የመዋኛ ልብስ አድርገን ቆመን ነበር። ሁላችንም በሕይወታችን በተለያየ አጋጣሚ የቃጠሎ አደጋ ደርሶብን ነበር። ፎቶ ተነስተን ኢንስታግራም ላይ ለጥፈነው፤ ለሰዎች ብርቱ መሆናችንን እናሳያለን አልን። የቁንጅና ውድድርም አድርጌያለሁ። ለየት ያሉ ሰዎች የተሳተፉበት የመጀመሪያው ውድድር ነበር። ታዳጊዎች እኔን አይተው እንዲነሳሱ እፈልጋለሁ። አጋሬ መጀመሪያ ጠባሳዬን ሲያየው ደንግጦ ነበር። ለሦስት ዓመታት አብረን ስንሆን ምንም ጠይቆኝ አያውቅም። ቆዳዬ ጠበቅ ያለ ስለሆነ ልጆች ለመውለድ እቸገር ይሆናል ብዬ እፈራለሁ። አጋሬ ልጆች ይፈልጋል። እስኪ ምን እንደሚፈጠር አብረን እናያለን። የኤሚ ታሪክ ቆዳዬ ላይ ቀይ ምልክት የሚያስከትል ህመም አለብኝ። ህመሙ ሲነሳብኝ ራሴን ብዙ ፎቶ አንስቼ አውቃለሁ። ፎቶዎቹን አሳጥቤያቸዋለሁ። ቆዳዬ ምን ሊመስል እንደሚችል ያሳዩኛል። አንዳንዴ ቀዬ ምልክት ግንባሬ ላይ ይታያል። ቀስ በቀስ ምልክቱ ተጠጋግቶ ቆዳዬን ይወርሰዋል። ሁለቱም ሽፋሽፍቶቼ፣ አፍንጫዬ፣ አፌ፣ አንገቴ ላይም ይታያል። ህመሙ ሲነሳብኝ ጸጉሬ እንደሚረግፍ አስተውያለሁ። ሰው ሠራሽ ጸጉር ገዝቼም አውቃለሁ። አንዳንዴ እንደ ቁስል ሆኖ በጣም ያመኛል። ልብስ ቆዳዬን ሲመካኝም ይሰማኛል። ፋሽን እወዳለሁ። ልብሶቼ ደስ ይሉኛል። ሰውነቴ ላይ የሚጣበቅ ልብስ ማድረግ ግን አልችልም። መጀመሪያ ላይ ፈንጣጣ ነው ተብዬ ነበር። እናቴ ሁሌም ከጎኔ ነበረች። ሳለቅስ የምታባብለኝ፣ ቆንጆ እንደሆንኩ የምትነግረኝ እሷ ነበረች። ስራ ቦታ ሰዎች “በሽታ ልታስይዥን ትችያለሽ” ይሉኛል። በኔ መስተናገድ አይፈልጉም ። መመጀመሪያ ላይ ከሌላ ሰው ጋር ላገናኛችሁ እላለሁ። ቆየት ብዬ ግን “ምንም አላስይዛችሁም፤ ወይ እኔ ላስተናግዳችሁ፣ ካልሆነ ግን አገልግሎት ማግኘት አትችሉም” ማለት ጀመርኩ። ቤተሰቦቼና ጓደኞቼም ይደግፉኛል። ፍቅረኛዬን እስከማገኝ ድረስ ማንንም ሰው አልተዋወቅም ብዬ ነበር የማስበው። ስንተዋወቅ ስለ ቆዳዬ ምንም አልጠየቀኝም ነበር። ከሌላው ሰው በተለየ መንገድ አላየኝም። ስንተዋወቅ “ታምሪያለሽ” ነበር ያለኝ። ፎቶዬን ማኅበራዊ ሚዲያ ላይ ከለቀቅኩ በኋላ ብዙ ሰው አድናቆቱን ገልጾልኛል። ተምሳሌት ነሽ ብለውኛል።
جين تجلس في حديقتها "ساقاي تبدوان وكأنني جئت مباشرة من فيلم عن الموتى الأحياء، "الزومبي" تقول جين، البالغة من العمر 49 عاما من شروبشاير: بعد خضوعي لجراحة تعرضت للاصابة بالتهاب اللفافة الناخر، وهو مرض تتسب به بكتريا تنخر اللحم، وقد أكلت ساقيّ من منتصف فخذي إلى قدمي. في البداية، لم يكن هناك لحم على عظامي من ساقي إلى أسفل، لقد أخذوا الجلد من ظهري ومؤخرتي وبطني واستبدلوا كل الجلد من فخذي إلى أسفل والذي بات يشبه إلى حد ما جلد الزواحف. وللحصول على القدر الذي يحتاجون إليه من الجلد كان عليهم شده لجعله أكبر. كيف يؤثر انقطاع الدورة الشهرية على صحة المرأة؟ كانت لدي حالة تسمى "الوذمة الشحمية" (اضطراب يتمثل بتراكم الشحوم تحت الجلد ما يسبب تضخم الساقين) . وفي الغالب النساء هن من يصبن بتلك الحالة التي تتمثل في خلايا دهنية غير طبيعية من الخصر إلى أسفل. كنت في النصف الأعلى من جسدي بحجم يتراوح من 8 إلى 10 ثم في الأسفل بحجم 18 في آن واحد. لقد فقدت الكثير من الوزن، لكن لم يفلح نظام غذائي أو ممارسة الرياضة في علاج تلك الحالة وهو أمر مؤلم للغاية. ظللت أتردد على الطبيب لمدة 8 سنوات ، ثم قيل لي إن هذه الحالة لا يمكن علاجها في هيئة الخدمة الصحية الوطنية في بريطانيا. في عام 2017 واتتني الشجاعة للذهاب وإجراء بعض العمليات الجراحية لعلاجها. مواضيع قد تهمك نهاية لقد ذهبت لإجراء العمليات وأنا متحمسة للغاية إزاء إمكانية الحصول على حياة رائعة، والقدرة على ارتداء الملابس العادية التي لم أتمكن من ارتدائها من قبل، ثم بعد حوالي 5 أيام من إجراء الجراحة الثانية أصبحت مريضة جدا جدا . والشيء التالي الذي أتذكره أنني استيقظت لأجد أنني كنت في غيبوبة وكنت مصابة بالهذيان تماما. أعتقد أنني كنت في المستشفى لإجراء تجارب طبية، وكان الأمر مرعبا للغاية. كانت عائلتي هناك، ولم يعتقدوا أنني سأنجو، وكان عليهم التوقيع على موافقة على بتر ساقيّ. لقد كان وقتا مخيفا للغاية. مر نحو 6 أو 7 أسابيع قبل أن أرى بالفعل شكل ساقيّ وكانت صدمة كبيرة. لقد بدت ساقاي مثل فرشاتين لتنظيف الأنابيب. وبالنسبة لامرأة أرادت أن تكون لديها ساقان نحيفتان بدت ساقاي وكأنني أتيت مباشرة من فيلم "زومبي" الموتى الأحياء. ومن الناحية الذهنية كان الأمر صعبا حقا لأنني أصبت باضطراب ما بعد الصدمة خاصة فيما يتعلق بأي شيء طبي. ساقا جين ولكن في الواقع إن ما حدث جعلني أُقدّر حياتي أكثر. لقد مررت بنوبة من المحاولة الجادة للقيام بالكثير من الأشياء. أريد إنجاز أكبر عدد ممكن من الأشياء في قائمتي قبل أن أرحل. لم أقم بزيارة مولان روج في باريس أو أستقل قطار الشرق السريع، وأريد أن أزور البتراء كما أريد أن أذهب إلى أمستردام. لست متأكدة من أن كارل، شريكي في الحياة، مستعد لذلك، وليس الأمر سهلا دائما، ولست سعيدة دائما فما حدث غير شخصيتي. لكنني أزلت الغبار عن نفسي وأعيش اليوم التالي مرددة عبارة: "حسنا هذا كل شيء، وسنقوم بذلك". "إنها تمثل الكثير من الألم، ولكنها تمثل أيضا الكثير في مجال التغلب على العقبات" تقول إيميلي، البالغة من العمر 25 عاما وهي من لندن: إن ندبتي على يدي اليمنى، قريبة جدا من معصمي، إنها مرتفعة قليلا عن بشرتي. عند اللمس، يبدو الأمر صعبا بعض الشيء حيث تتكتل في بعض المناطق، وتكون ناعمة في مناطق أخرى، وأما لونها، فهو أغمق قليلا من ظلي. ولقد قمت في حياتي بإيذاء نفسي 3 مرات على ذراعي وكلها كانت في نفس المكان، وذلك لأنني لم أرغب في الحصول على أي ندوب أخرى في جزء مختلف من جسدي. إيميلي لديها ندوب ناتجة عن إيذاء النفس آخر مرة قمت فيها بإيذاء نفسي كانت قبل نحو عام. لقد أصبت بهذه الندبة منذ أن كان عمري حوالي 15 عاما، لذلك فقد مر عليها 10 سنوات. إنها تسبب الكثير من الألم، لكنها تعني لي أيضا الكثير في مجال التغلب على العقبات، لأنني أعتقد أن السبب في أنني أستطيع الابتسام الآن هو أنني لست في المكان الذي كنت فيه. أنا أتلقى العلاج في الوقت الحالي وإيذاء النفس أمر نتحدث عنه. لقد ألحقت بنفسي الأذى، لكنني لا أرى أنني آذيت نفسي وإنما كنت أشعر بألم شديد داخلي ولم أكن أعرف كيف أتعامل معه. يوم المرأة العالمي: عام من الثورات والمكاسب للنساء في العالم العربي وكان سبب إيذاء نفسي في المرة الأولى هو أنني فعلت شيئا سيئا حقا. لقد سرقت من عدة متاجر، وبالطبع فإن اليوم الذي أسرق فيه الكثير من الأشياء هو اليوم الذي يتم فيه القبض علي. لقد اعتقدت أنني بحاجة إلى أن أعاقب على ذلك. عندما أصبت بندبة لأول مرة بذلت الكثير من الجهد لإخفائها، فارتديت قمصانا ضيقة بأكمام طويلة في الصيف حيث درجة الحرارة المرتفعة وأنت تتعرق وغير مرتاح للغاية. وكان السبب في إخفائي الندبة هو أنني اعتقدت أن الجميع سينظرون إليها ويعتقد الناس أنه يحق لهم اللمس وطرح أسئلة متطفلة، وسأخبر كل غريب يسألني عن صحتي العقلية وإيذاء نفسي وهو أمر لا أريد أن أفعله. وأعتقد بشكل خاص أنه مع وصمة إيذاء النفس فإنك تميل إلى الحصول على هذا المظهر المروع حقا وهو أمر إما أنه سيثير الاشمئزاز أو يثير شفقة شخص ما عليك بشكل لا يصدق وهما ردتا فعل أكرههما تماما، لذلك من الأسهل بالنسبة لي أن أقول: "نعم، لقد أصبت بحرق". شكل الندبة على ذراع إيميلي حدث التحول بالنسبة لي منذ سنوات قليلة مضت وأعتقد أنه تزامن مع تعبي من أن أكون قاسية على نفسي. فاحتياجاتي أكثر أهمية مما قد يقوله الآخرون. أشعر وكأنني بدأت في أن أصبح أكثر أمانة، وأزيل تلك الوصمة من داخلي. ثم سمحت لنفسي بالوصول إلى تلك النقطة التي قلت فيها لنفسي: "في الواقع، سأظهر ندبتي، ستكون هناك، وإذا نظر الناس إليها أو قالوا شيئا، فلا بأس بذلك". "لطالما قلت أن ندوبي تبدو وكأنها ملابس ضيقة" تقول لورا، البالغة من العمر 27 عاما وهي من كيرفلي: لطالما قلت أن ندوبي تبدو وكأنها ملابس ضيقة، تمتد من سرة بطني إلى أصابع قدمي. إنها تجعلني أشعر بعدم الارتياح في بعض الأحيان، لأنك تعتقد أن الناس سيلاحظون ذلك لأن شكلك غريب. وإذا كنت ذاهبة إلى كارديف للتسوق فسوف يحدق بي الناس. لورا تلعب مع كلبها أحب أن أُوصف بأنني إحدى الناجيات من الحروق، لأنك لست ضحية بل ناجيا مما وقع في الحادث، وقد خرجت أقوى. عندما كان عمري سنة تقريبا، وضعتني شخصية من غير أفراد عائلتي في حوض الاستحمام، ودخلت أمي التي ولدتني وشاهدت ما حدث فاتصلت برقم 999. كان الماء حارقا. لقد تم إبعادي عن عائلتي التي ولدت فيها، وتبناني والدان رائعان. كطفلة، كان الأمر صعبا لأنك ستقابل أطفالا سيكونون سيئين. أتذكر ذلك الطفل الذي قال إن لدي ساقيّ زومبي وإنه كان يجب أن أموت في الحمام. أتذكر أول يوم لي في المدرسة الثانوية، كنت أرتدي تنورة مع جوارب طويلة. وفي سن بين 15-16 عاما بدأت أرتدي السروال لذلك أخفيت كل شيء. لم تكن لدي ثقة في التحدث إلى الناس. كان لدي أصدقاء مقربون جدا ، وهذه هي الطريقة التي تعاملت بها مع الأمر. أخفيت نفسي أيضا عن العالم ثم قررت عندما كان عمري بين 18-21 عاما أن أقول: "هذه هي أنا". الدورة الشهرية، هل ما زالت تمثل وصمة اجتماعية للمرأة؟ لقد أجريت الكثير من المحادثات مع الناس في نادٍ للحروق، ونادٍ لحروق الأطفال أيضا، وسمعت قصة من شخص آخر وفكرت "حياتي ليست بهذا السوء" لقد تقبلك الجميع على ما أنت عليه، وكان ذلك رائعا حقا لأنه بعد ذلك يمكنك كشف حروقك، ويمكنك سرد قصصك، وتشجيع بعضكم البعض. كان عمري حوالي 25 عاما، وكان هناك حوالي 8 منا على الشاطئ بملابس السباحة، وجميعهم يعانون من حروق مختلفة ومن فئات اجتماعية مختلفة، وفكرنا "سننشر هذا على انستغرام، لأننا سنظهر للناس أننا شجعان ، وأنه لا بأس من التحدث عن حروقنا". قدما لورا كنت في مسابقة ملكة الجمال. كانت أول مسابقة ملكة جمال لمن لديهن اختلافات وتميز. أريد من الشباب أن ينظروا إلي كنموذج يحتذى به وأن يفكروا "إذا استطاعت فعل ذلك، يمكنني فعل ذلك، يمكنني الخروج من قوقعتي". كان شرح الأمر لشريكي في الحياة صعبا، لقد كنت عصبية. عندما رأى ندوبي لأول مرة صدم قليلا وفكر "كيف يمكن لشخص أن يفعل هذا الأمر لشخص ما؟" لم يطرح أي أسئلة منذ أن التقينا وكان ذلك قبل 3 سنوات. لذلك كل شيء طبيعي، ولكن لأن الجلد على بطني مشدود للغاية أخشى أن يكون لدي أطفال بسبب ذلك. إنه يريد أطفالا في المستقبل، وكنت خائفة من عدم تمكني من تحقيق ذلك. قد يكون ذلك ممكنا، لكن علينا أن ننتظر ونرى. وآمل أن أنجب أطفالا ذات يوم، ولكن في الوقت الحالي لدي كلابي. "لا أستطع تحمل هذا الشعور في الصباح عندما أتذكر كيف أبدو" تقول إيمي، البالغة من العمر 34 عاما وهي من كنت: لقد مرت أسابيع قليلة منذ اهتياج الصدفية، وبشرتي تبدو رائعة حقا في الوقت الحالي. لا يزال لدي بقع على أجزاء أخرى من جسدي. الغريب أنني التقطت الكثير من الصور لبشرتي أثناء الانتشار الشديد للصدفية وطبعت هذه الصور، إنه فقط لتذكير نفسي بما يمكن أن تكون عليه بشرتي. إيمي تعرض صورتها وهي تعاني الصدفية وخلال النوبة الشديدة، بدأت الصدفية على جبهتي. في البداية كانت مجرد بقع جافة صغيرة، ونمت. وفي النهاية اندمجت مع بعضها البعض، مما أدى إلى ظهور بقع أكبر من الجلد الجاف تتقاطع مع جبهتي بالكامل. وتأثر الحاجبان تماما، ثم انتشرت على جانبي أنفي وحول فمي ثم انتشرت البقع في جميع أنحاء وجهي ورقبتي وجسدي. كنت أعاني باستمرار من هذا الإحساس بالوخز والحرق على جميع البقع التي غطت وجهي وجسدي والتي تؤثر على فروة رأسي أكثر من غيرها. وأثناء الاهتياج بدأت ألاحظ تساقط الشعر وقد انتهى بي الأمر لشراء شعر مستعار لأجعل نفسي أشعر بالتحسن. حكاية 3 نساء يتحدين الرئيس في بعض الأحيان يصبح الأمر سيئا بدرجة تجعلني أشعر وكأنها جرح مفتوح. حتى الشعور بملابسي التي تلامس الصدفية سيكون لا يطاق تماما. أحب كل ملابسي وأحب الموضة، وكان بإمكاني ارتداء السراويل الضيقة المبطنة بالصوف والكنزات الفضفاضة الكبيرة المبطنة بالصوف، ولم يعد بإمكاني ارتداء حمالات الصدر أو الملابس النسائية الداخلية، لذلك اضطررت إلى ارتداء شورت ركوب الدراجات حتى لا يحتك النسيج مع بشرتي. عندما أصبت بالصدفية النقطية لأول مرة (التي تسبب بقعا صغيرة) تم تشخيص الحالة بشكل خاطئ بأنها الجدري المائي. وخلال الأسابيع القليلة التالية انتهى بي الأمر إلى البقاء في منزل أمي. فقد رتبت لي سريرا صغيرا في غرفتها. وأكثر ما لم أستطع تحمله هو ذلك الشعور الأولي في الصباح بتذكر كيف أبدو الآن واضطراري إلى قبول ذلك ثانية. كانت أمي دائما بجانبي في انتظار أن أستيقظ. كنت أنفجر في البكاء وكانت تخفف عني وتقول لي إنني جميلة. وتذكرني بأنها ستحصل لي على كل المساعدة اللازمة. وأنت على دراية بردود فعل الآخرين. في العمل، كان العملاء يقولون لي:"هل يمكن ألا نحصل على الخدمة منك، لأنك على الأرجح مصابة بشيء معد". أعمل في تجارة التجزئة، لذلك أبيع الأزياء. لقد وجدت نفسي في البداية أقول: "نعم، هذا جيد سآتي بشخص آخر لخدمتك"، ولم يستغرق الأمر وقتا طويلا لأكون قادرة على أن أقول للناس:"أنا لست معدية، أنا بخير تماما، لذلك فإما أن أقوم بخدمتك أو لن تحصل على الخدمة". طرق "مبتكرة" لتشجيع النساء على عدم الصمت حيال التحرش كان جميع أصدقائي وعائلتي داعمين لي حقا. كنت عزباء في ذلك الوقت. لم أكن أتوقع مقابلة أي شخص أثناء هياج الصدفية حتى قابلت شريكي في الحياة. عندما قابلته لأول مرة، لم يكن لديه أي أسئلة حول بشرتي على الإطلاق. لم يستفسر عن الأمر ولم ينظر إلي بشكل مختلف، فقط اقترب مني وقال:"واو، أنت جميلة". ولقد بدأ الناس في الاتصال بي بمجرد نشر صورتي على وسائل التواصل الاجتماعي ويقولون:"أنت حقا ملهمة"، كان ذلك عندما اضطررت إلى تقبل الأمر، وفكرت "واو ، لم أعتقد أنني كنت سأعتبر نفسي أبدا مصدر إلهام لأي شخص". أجرت المقابلات إينا ميلر لبرنامج "وومن آور" وتم بثها في الأيام 4 و 6 و 11 و13 من شهر أغسطس/آب.وقامت لوسي واليس باختصار المقابلات النصية وتحريرها.
https://www.bbc.com/amharic/44052330
https://www.bbc.com/arabic/world-43805328
ማይክ ፖምፔዮ ከወር በፊት ከኪም ጋር ከተገናኙ በኋላ ወደ ፒዮንግያንግ ሲያቀኑ ሁለተኛቸው ነው። የመጀመርያውን ጉብኝታቸውን ተከትሎ በሰሜን ኮሪያና በአሜሪካ መሀከል "መልካም ወዳጅነት ተፈጥሯል።" ብለዋል። ። በጉብኝታቸው የኮሪያን ቀጠና ከኒውክሌር ለማፅዳት የሚደረገውን ውይይት ከድምዳሜ የማድረስ እቅድ እንዳላቸው አሳውቀዋል። በተጨማሪም ጉብኝታቸው ሰሜን ኮሪያ ውስጥ የታሰሩትን ሦስት አሜሪካውያን የማስፈታት ድርድር ጋር እንደሚያያዝ ጭምጭምታዎች አሉ። ወደ ፒዮንግያንግ ከማምራታቸው በፊት "ሦስቱ እስረኞች እንዲለቀቁ ለ 17 ወራት ጠይቀናል። ሰሜን ኮሪያ እስረኞቹን ትለቃለች ብለንም ተስፋ እናደርጋለን" ማለታቸው ይታወሳል። አንድ የደቡብ ኮሪያ ባለስልጣን ዮንሀፕ ለተባለ የዜና ማሰራጫ እንደተናገሩት የአሜሪካና የሰሜን ኮሪያ መሪዎች ከመገናኘታቸው በፊት ሶስቱ እስረኞች ነፃ ይወጣሉ ተብሎ ይጠበቃል። ከፖምፔዮ ጋር ወደ ሰሜን ኮሪያ ያመራው የልኡካን ቡድን ሰሜን ኮሪያ በኒውክሌር ረገድ የአቋም ለውጥ ማድረግ ወይም አለማድረጓን በቅርበት እንደሚከታተሉ አሳውቀዋል። ፕሬዚዳንት ትራምፕ ፖምፔዮ ወደ ሰሜን ኮሪያ እንደሚሄዱ የተናገሩት የቀድሞው ፕሬዘዳንት ባራክ ኦባማ ከኢራን ጋር ያደረጉት የኒውክሌር ድርድር እንዳከተመ ካሳወቁ በኋላ ነበር። ፕሬዚዳንቱ "ከሰሜን ኮሪያ ጋር ያለን ግንኙነት እየተጠናከረ መሆኑን እናምናለን" ሲሉ ሁኔታውን ገልፀዋል። የሰሜን ኮሪያውን መሪ ኪም ጆንግ-ኡን የሚያገኙበት ቀን፣ ሰዓትና ቦታ መመረጡንም አክለዋል። ፕሬዚዳንቱ "ነገሮች እንዴት እንደሚሄዱ እናያለን። ምናልባትም እንዳሰብነው ላይሄድ ይችላል። ቢሆንም ውይይቱ ለሰሜን ኮርያ፣ ለደቡብ ኮርያና ለመላው ዓለምም ታላቅ ነገር ነው።" ብለዋል። ትራምፕ የሰሜን ኮሪያን ጥሪ ተከትለው ለውውይት ወደ ፒዮንግያንግ ለመሄድ መስማማታቸው ብዙዎችን ያስገረመ ውሳኔ ነበር። ለውይይት ይመቻሉ ተብለው ከተመረጡት ቦታዎች አንዳቸውም በአሜሪካ ስለማይገኙ፤ ውይይቱ በቅርቡ በሰሜን ኮርያ ይከናወናል ተብሎ ይጠበቃል። ኪም ጆንግ-ኡን ከቻይናው ፕሬዚዳንት ዢ ጂፒንግ ጋር ለመወያየት ወደ ቤጂንግ በሄዱበት ወቅት፤ "የኮሪያን ቀጠና ከኒውክሌር የፀዳ ለማድረግ ጊዜውን የጠበቀና የተቀናጀ እርምጃ ይወሰዳል።" ሲሉ ለቻይና መገናኛ ብዙሀን መናገራቸው ይታወሳል።
مهمة بومبيو كانت تهدف إلى الإعداد للقمة وهدف الاجتماع - الذي تم في أول أبريل/نيسان، بحسب ما نقلته وسائل إعلام أمريكية عن مسؤولين لم يكشف عن هويتهم - إلى الإعداد لإجراء محادثات مباشرة بين الرئيس الأمريكي، دونالد ترامب، وكيم. وكان ترامب قد ألمح في وقت سابق إلى إجراء محادثات على مستوى عال مع بيونغيانغ. غير أن هذا الاجتماع السري وغير المتوقع هو أول اتصال رفيع المستوي مع كوريا الشمالية منذ عام 2000. وكان ترامب قد ذكر خلال مؤتمر صحفي مع رئيس وزراء اليابان آبي أنه "كانت هناك محادثات مباشرة على مستويات عالية جدا ". وأضاف أنه "بارك" إجراء محادثات بين كوريا الجنوبية والشمالية لبحث عقد اتفاق سلام ينهي رسميا الحرب الكورية التي استمرت من 1950 وحتى 1953. وأشارت كوريا الجنوبية أيضا إلى أنها قد تسعى إلى حل رسمي للصراع بين الكوريتين. ومن المقرر أن يلتقي رئيس كوريا الجنوبية، مون جي-إن وكيم في نهاية أبريل/نيسان. ماذا نعرف عن الاجتماع السري؟ كانت صحيفة واشنطن بوست هي أول وسيلة إعلام تكشف عن الاجتماع السري لبومبيو مع كيم. وقد تم الاجتماع في أعقاب ترشيح ترامب له ليحل محل ريكس تيلرسون وزيرا للخارجية، بحسب ما قاله مصدران لم يكشف عنهما و"على معرفة مباشرة بالرحلة" للصحيفة. ثم قالت وكالة رويترز للأنباء بعد ذلك إن مسؤولين كبارا أكدوا التقرير لها. وأكد الرئيس الأمريكي عبر حسابه على تويتر أن بومبيو اجتماع مع زعيم كوريا الشمالية الأسبوع الماضي. ولا يعرف عما تم في الاجتماع شيء، سوى أنه تناول الإعداد لقمة ترامب-كيم المرتقبة. ومن المتوقع أن يعلن مجلس الشيوخ في الكونغرس الأمريكي - الذي يهيمن عليه الجمهوريون - الموافقة على ترشيح بومبيو وزيرا للخارجية خلال الأسابيع المقبلة. وهذا على الرغم من التكهنات المتزايدة بأنه لن يحصل على دعم لجنة العلاقات الخارجية في المجلس ، التي تضم أعضاء من الحزبين الجمهوري والديمقراطي، عقب استجوابها له على مدى خمس ساعات الأسبوع الماضي. كيف يتواصل بين المسؤولين في الولايات المتحدة وكوريا الشمالية؟ على الرغم من عدم وجود علاقات دبلوماسية بين البلدين، فإن دبلوماسيين أمريكيين زاروا في الماضي بيونغيانغ، وتوجد "قنوات خلفية" تستخدم في التواصل. وكانت آخر زيارة لمسؤول رفيع بين البلدين قد تمت في عام 2000، حينما زارت وزيرة الخارجية آنذاك، مادلين أولبرايت، بينغيانغ والتقت بكيم جونغ-إل، والد الزعيم الحالي. زيارة بومبيو هي أول زيارة لمسؤول كبير منذ عام 2000 وفي عام 2014، زار رئيس الاستخبارات الوطنية وقتها، جيمس كلابر، كوريا الشمالية في مهمة سرية للتفاوض على إطلاق سراح مواطنين أمريكيين. ولكن كلابر لم يقابل زعيم كوريا الشمالية خلال الزيارة. متى وأين ستعقد القمة؟ فاجأ ترامب العالم الشهر الماضي بقبوله اقتراح بيونغيانغ لإجراء محاثادت مباشرة. وستكون القمة غير مسبوقة. وقال ترامب إن القمة ستعقد إما في أوائل شهر يونيو/حزيران أو "قبل ذلك بقليل"، وأضاف أن هناك عدة أماكن قيد البحث، ولكن ليس من بينها مكان في الولايات المتحدة. ويتكهن محللون بأن مكان القمة قد يكون المنطقة المنزوعة السلاح بين كوريا الشمالية والجنوبية، أو بكين، أو أي بلد أسيوي آخر، أو بلد أوروبي، أو حتى سفينة في مياه دولية. وتعاني كوريا الشمالية من عزلة دولية منذ عقود بسبب سجلها في حقوق الإنسان وبرنامجها النووي. وأجرت كوريا الشمالية ست تجارب نووية، وتمتلك صواريخ تستطيع بلوغ الولايات المتحدة. لكن استضافة كوريا الجنوبية للألعاب الأولمبية الشتوية في وقت سابق من العام فتح نافذة غير متوقعة للدبلوماسية.
https://www.bbc.com/amharic/news-53805866
https://www.bbc.com/arabic/world-47601825
አገሪቱን መልሶ ለመገንባት እና በትራምፕ የተነሳ የተበታተነውን "ብሔራዊ መንፈስ" ወደ አንድ ለማማጣት፡፡ ከዚህ ባሻገር የሚከተሉት 8 ነጥቦች ባይደን ከተመረጡ የሚቀየሩ ጉዳዮች ይሆናሉ፡፡ 1. ኮቪድ-19 ላይ ታላቅ ዘመቻ ይከፈታል በአሜሪካ ከኮሮናቫይረስ የባሰ ወቅታዊ ጠላት የለም፡፡ ባይደን ለሁሉም ዜጎች ነጻ ምርመራ በፍጥነት እንዲደረግ ያደርጋሉ፡፡ መቶ ሺህ ሰዎች ደግሞ ይቀጠራሉ፡፡ የእነዚህ 100ሺህ ሰዎች ሥራ በቫይረሱ የተያዙ ሰዎችን እግር በእግር አድኖ ንክኪ ቀጠናቸውን መለየት ይሆናል፡፡ ‹መርምር-አድን› በሚለው ስልት የቫይረሱን ግስጋሴ ለማቆም ይሞከራል፡፡ በየግዛቱ 10 የምርመራ ማዕከላት ይከፈታሉ፡፡ ሁሉም የግዛት ገዢዎች ጭምብል ማድረግን ያስገድዳሉ፡፡ አሜሪካ በኅብረተሰብ ጤና ባለሙያዎቿ ሳይንሳዊ አካሄድ ቫይረሱን ድል ታደርጋለች ይላሉ፣ ባይደን፡፡ 2. በሰዓት ዜጎች የሚከፈላቸው ትንሹ ምንዳ ከፍ ይላል በኮሮና ምክንያት የተጎዱ ቢዝነሶች ዘለግ ባለ ጊዜ የሚመልሱት ብድር ይሰጣቸዋል፡፡ ለተቸገሩ ቤተሰቦች ወርሃዊ ክፍያ በቀጥታ ያገኛሉ፡፡ አሁን ከሚከፈለው በተጨማሪ 200 ዶላር ይሰጣል፡፡ የፌዴራል ትንሹ የሥራ ምንዳም በሰዓት ወደ 15 ዶላር ከፍ ይደረጋል፡፡ 3. የፍትሕ ሥርዓቱ ማሻሻያዎች ይደረጉበታል የጆርጅ ፍሎይድ በነጭ ፖሊስ መገደሉን ተከትሎ ጥቁሮች ድምጻቸውን አሰምተዋል፡፡ ጆ ባይደን ቁጣችሁ ይገባኛል ብለዋቸዋል፡፡ ጆ በአሜሪካ ዘረኝነት እንደተንሰራፋ ያምናሉ፡፡ ይህን ማሻሻል የሚቻለው ግን የፍትህ ሥርዓቱን በማዘመን፣ የኅብረተሰብ አቀፍ ልማቶችን በማካሄድ ነው፡፡ ስለዚህ ‹ቢዩልድ-ባክ› እየተባለ በሚጠራው መርሐግብራቸው ጥቁር ድሃ ማኅበረሰብን መደገፍ፣ የተገለሉ አሜሪካዊያንን እድል መስጠት፣ ሥራ እንዲፈጥሩ፣ ቢዝነስ እንዲኖራቸው ለማድረግ ያስባሉ፣ ባይደን፡፡ ለዚህ የሚሆን 30 ቢሊዮን ዶላር ፈንድ አዘጋጃለሁ ብለዋል፡፡ የሞት ፍርድን ከማስቀረት ጀምሮ ፍርደኞችን ማንገላታት አስቆማለሁ፣ መብት አጎናጽፋቸዋለሁ፤ ፖሊስ የሚወስደውን ያልተመጣጠነ ኃይል ለማስቀረት ቃል እገባለሁ ብለዋል፣ ባይደን፡፡ 4. ወደ ፓሪሱ የአየር ንብረት ትብብር መድረክ ይመለሳሉ ባይደን የአየር ንብረት ለውጥ ትልቁ የምድራችን ፈተና ነው ብለው ያምናሉ፡፡ ትራምፕ ግን አሜሪካንን ለመጎተት ነው የአየር ንብረት ለውጥ ብሎ ነገር የለም፣ ‹‹ውሸት ነው›› ይላሉ፡፡ ዓለም ካልተባበረች ምድር ጭንቅ ውስጥ ትገባለች ብለው የሚያምኑት ጆ ባይደን በካይ ልቀትን ለመቀነስ እሰራለሁ ብለዋል፡፡ የፓሪስ ስምምነት አሜሪካ በ2025 የግሪንሀውስ ጋዝን በ28 ከመቶ እንድትቀንስ ይጠይቃል፡፡ የዚህ ስምምነት ፈራሚ የነበረችው አሜሪካ፣ በትራምፕ ውሳኔ ከስምምነቱ ወጥታለች፡፡ ባይደን እመለሳለሁ ብለዋል፡፡ለአረንጓዴና ታዳሽ ቴክኖሎጂዎች፣ ምርምሮችና ተያያዥ ሥራዎች 1.7 ትሪሊዮን ዶላር ለ10 ዓመት እመድባለሁ ይላሉ፣ ጆ፡፡ 5. ከኔቶና ከቻይና ጋር ግንኙነት ያሻሽላሉ ባይደን ቅድሚያ ለአገር ውስጥ ችግሮች እሰጣለሁ ቢሉም የውጭ ፖሊሲያቸው ምን እንደሚመስል ከመናገር አልተቆጠቡም፡፡ ከኔቶ ጋር በትራምፕ ምክንያት የሻከረውን ግንኙነት እጠግናለሁ ብለዋል፡፡ ከቻይናም ጋር ቢሆን የንግድ ጦርነት ውስጥ ከመግባትና የአንድ ወገን የታሪፍ ጭማሪ ከማድረግ ቻይና ችላ ከማትላቸው ከሌሎች አገሮች ጋር የጎንዮሽ ጥምረት በመፍጠር ቻይናን ወደ መስመር አስገባታለሁ ብለዋል፣ ጆ፡፡ እነዚህ ቻይና ችላ የማትላቸው አገራት እነማን እንደሆኑ ግን በስም አልጠቀሱም፡፡ 6. ኦባማኬር ይቀጥላል ባይደን ምክትል ፕሬዝዳንት ሳሉ አለቃቸው ኦባማ ያስጀመሩት የጤና ኢንሹራንስ መድን መርሀግብር እንዲቀጥል ይፈልጋሉ፡፡ በዚህ የኢንሹራንስ ማዕቀፍ 97 ከመቶ አሜሪካዊያን ይታቀፋሉ ተብሎ ነበር የሚጠበቀው፡፡ ከኦባማኬር በተጨማሪ ሌሎች የጤና መድኅኖችን ለማካተትም ባይደን ይፈልጋሉ፡፡ 7. የትራምፕን ፖሊሶዎች ይከልሳሉ በመጀመርያዎቹ መቶ ቀናት እፈጽመዋለሁ ካሏቸው ነገሮች አንዱ ትረምፕ በሜክሲኮና በአሜሪካ ድንበር ጥገኝነት ጠየቂ ቤተሰቦችን የሚነጣጥለውን ፖሊሲ ቀዳድጄ እጥለዋለሁ ብለዋል፡፡ ይህ ፖሊሲ እናትና ልጅን ያለያየ ነበር ተብሎ ይተቻል፡፡ ከሙስሊም አገራት ወደ አሜሪካ የሚመጡ ሰዎችን የሚገድበውን ሕግ ለማንሳት ይፈልጋሉ ባይደን፡፡ በልጅነታቸው በሕግ ወጥ መንገድ ወደ አሜሪካ የመጡ ልጆችን (ድሪመርስ) ኦባማ ልዩ የመብት ጥበቃ እንዲደረግላቸው አድርገው ነበር፡፡ ትራምፕ ግን ያን ሽረውት ቆይተዋል፡፡ ይህንን በአገሬው አጠራር ድሪመርስ የሚባሉትን የሕለመኛ ልጆችን ሕልም ማስቀጠል ይፈልጋሉ ባይደን፡፡ ይህም ለ‹‹ህልመኞቹ›› ትምህርት የመማር፣ ሥራ የማግኘት መብቶቻቸውን ማስጠበቅን ይጨምራል፡፡ 8. የተማሪዎች የኮሌጅ ውዝፍ ብድር ይነሳል ግራ ዘመም ናቸው ካስባላቸው የጆ ባይደን ሐሳቦች አንዱ ትምህር ፖሊሲ ላይ ያነጣጠረ ነው፡፡ ባይደን ለአመታት የተከማቸ የተማሪዎችን ውዝፍ ብድር መሰረዝ ይፈልጋሉ፡፡ የነጻ ትምህርት የሚሰጡ ኮሌጆችን ማስፋፋት ይሻሉ፡፡ ከመዋእለ ሕጻናት በፊት ባሉ የትምህርት ደረጃዎች ሁሉም ሕጻን ተቀራራቢና ወጥ ትምህርትን በነጻ የማዳረሱን ሐሳብ (Universal preschool) እንዲስፋፋ ይፈልጋሉ፡፡ ጆ ለዚህ የሚሆን ገንዘብ ከየት ያመጣሉ ብሎ መጠየቅ አግባብ ነው፡፡ ይህን ሁሉ ገንዘብ ከየት ያመጡታል ሲባል ዶናልድ ትራምፕ የታክስ ምሕረት ካደረጉላቸው ባለጸጎች ግብር ሰብስቤ ለዚህ ተግባር አውለዋለሁ ብለዋል፤ ጆ፡፡ ይህ ሁሉ የሚሳካው ግን ኅዳር 3 የዕድል ቀናቸው ከሆነች ብቻ ነው፡፡ ያ ካልሆነ ግን ዶናልድ ትራምፕ አሜሪካዊያንን ለሌላ አራት ዓመት ይሾፍራሉ፡፡
شاب الغموض إشارات بايدن إلى نيته الترشح للرئاسة الأمريكية 2020 وجاء ما بدا وكأنه زلة لسان حول نيته الترشح للرئاسة أثناء خطاب ألقاه بايدن أمام حوالي ألف من أعضاء الحزب الديمقراطي عشاء في مسقط رأسه في ولاية ديلاوير الأمريكية. وقال إن سجل أعماله كان الأكثر "تقدمية" مقارنة بأي مرشح آخر للانتخابات الرئاسية للولايات المتحدة"، لكنه ما لبث أن صحح العبارة، قائلا: "أي شخص يعتزم خوض هذا السباق. وأثارت تصريحاته حالة من الحماس بين الحضور الذين نهض عدد منهم هاتفين: "تقدم يا جو تقدم"، لكنه استدرك الأمر قائلا: "لم أقصد ذلك." وأشار بايدن، أثناء العشاء الذي جمعه بعدد كبير من أنصار وقيادات الحزب الديمقراطي في مدينة دوفر، إلى أنه حان الوقت لاستعادة "العمود الفقري" للبلاد، لكنه أكد على ضرورة التوصل إلى إجماع سياسي لتجاوز ما وصفه بالمشهد السياسي "الوضيع، التافه، الأجوف". مواضيع قد تهمك نهاية وأضاف: "أخبروني بأن هناك انتقادات يوجهها لي اليسار الجديد - في إشارة إلى مجموعة شعبوية من أعضاء الحزب الديمقراطي تنتمي لجناح اليسار من الحزب من بينهم عضوة الكونغرس ألكساندريا أوكاسيو كورتيز - لكني أرى أن لدي السجل الأكثر تقدمية من أي شخص آخر تقدم لسباق رئاسة الولايات المتحدة." لكنه صحح العبارة: "أي شخص آخر سوف يتقدم" لخوض سباق الرئاسة. وعندما بدا الحماس على الحاضرين لعشاء الحزب الديمقراطي في دوفر، قال بايدن إنه لم يقصد إعلان الترشح للرئاسة الأمريكية 2020. لكنه تابع: "من أي شخص آخر سوف يتقدم لخوض السباق الرئاسي، لأنه علينا أيها الأصدقاء أن نستعيد وحدة البلاد." وتوقع بايدن، 76 سنة الذي تولى منصب نائب الرئيس الأمريكي السابق باراك أوباما في الفترة من 2009 إلى 2017، أن تكون الانتخابات الرئاسية الأمريكية 2020 الأهم في القرن الحالي. وظهرت تكهنات على نطاق واسع في الفترة الأخيرة بترشح بايدن للرئاسة الأمريكية 2020. وحال تحقق هذه التكهنات، يدخل بايدن سباقا مزدحما بالمرشحين، خاصة بعد إعلان 15 عضوا في الحزب الديمقراطي ترشحهم للرئاسة في الانتخابات المقبلة. وتتضمن قائمة المرشحين الديمقراطيين للرئاسة إليزابث وارن، وكامالا هاريس، وبيرني ساندرز الذي ترشح ضد هيلاري كلينتون في 2016. كما انضم إلى السباق عضو الكونجرس السابق عن ولاية تكساس بيتو أورورك الأسبوع الماضي.
https://www.bbc.com/amharic/news-52147214
https://www.bbc.com/arabic/world-52158669
በፓሲፊክ ውቅያኖስ ላይ ያለችው የቱቫሉ ደሴት አንድ ክፍል ከጃንዋሪ 13 ወዲህ ከቻይና ውጭም አለ ተባለ። መጀመርያ በታይላንድ፣ ከዚያም በደቡብ ኮሪያ እንዲሁም በአሜሪካ ተገኘ ተባለ። አሁን አንድ ሚሊዮን ሰዎች በዓለም ዙርያ በወረርሽኙ ተይዘዋል። ከኔፓል እስከ ኒካራጓ፣ ከኢኳዶር እስከ ኢትዮጵያ በሽታው ያልገባበት የለም ማለት ይቻላል፡። የሆስፒታል አልጋዎች ሞልተዋል፤ አገሮች ለደቂቃ አስበውት የማያውቁት የፊት ጭምብል እንኳ አንሷቸዋል። የምር ግን ኮሮናቫይረስ ያልገባበት አገር ይኖር ይሆን? በሚገርም ሁኔታ መልሱ "አዎ" ነው። የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት አባል አገራት 193 ናቸው። ይህ ዘገባ እስከተጠናቀረበት ዕለት ድረስ 19 አገራት ኮሮናቫይረስ የሚባል ነገር በአገራችን አይተንም ሰምተንም አናውቅም ይላሉ። እነዚህን አገራት መዘርዘር ይቻላል። ብዙዎቹ ስማቸው ለጆሮም ለአይንም እንግዳ ነው። ኮሞሮስ፣ ኪሪባቲ፣ ሌሶቶ፣ የማርሻል ደሴቶች፣ ሜክሮኒሺያ፣ ናዉሩ፣ ሰሜን ኮሪያ፣ ፓላዉ፣ ሳሞዋ፣ ሳዎ ቶሜና ፕሪንሲፔ፣ ሶሎሞን ደሴቶች፣ ደቡብ ሱዳን፣ ታጃኪስታን፣ ቶንጋ፣ ቱርክሜኒስታን፣ ቱቫሉ፣ ቫኑዋቱና የመን ናቸው። አንዳንድ ተመራማሪዎች ምናልባት እነዚህ አገራት በቂ ፍተሻ አላደረጉ ይሆን? ሲሉ ይጠረጥራሉ። ወይም ደግሞ ሙልጭ አድርገው እየካዱ ይሆን? ወይም ደግሞ ሪፖርት ተደርጎ አያውቅባቸውም ማለት ነው። የሚገርመው ብዙዎቹ አገሮች ትንንሽ ደሴቶች መሆናቸው ነው። እነዚህ አገሮች ደግሞ እምብዛምም የውጭ አገር ጎብኚ የማይሄድባቸው አይደሉም። እንደተባበሩት መንግሥታት መረጃ ከሆነ በዓለም በጎብኚ ቁጥር የመጨረሻዎቹ 10 አገራት (ማለትም በዓመት ጥቂት ሰዎች ብቻ የሚጎበኟቸው አገራት) በኮሮናቫይረስ አልተያዙም። በቂ ርቀትን መጠበቅ ኮሮናቫይረስን ለመከላከል አንዱ መንገድ ነው ሲባል ሰምተናል። እነዚህ ደሴቶች በአፈጣጠራቸውም ነጠል ብለው ነው የተወለዱት። ለምሳሌ በፓሲፊክ ውቅያኖስ የሚገኘው ናዉሩ ደሴት በአቅራቢያው ከሚገኝ አገር በ320 ኪሎ ሜትር ይርቃል። ባናባ ደሴት ነው ለናዉሩ ቅርቡ ጎረቤት አገር። ናውሩ ደሴት በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት አባል አገራት ተርታ ከሞናኮ ቀጥሎ ሁለተኛው ትንሹ ደሴት ሲሆን ጠቅላላ ሕዝቡ ከ10ሺህ አይበልጥም። ድሃዋ ናውሩ የኮሮናቫይረስ ከተከሰተባት ከባድ አደጋ እንደሚሆን ተሰግቷል በዓለም ጎብኚዎች ድርሽ ከማይሉባቸው አገራት አንዱ ነው ናዉሩ። አንድ በአስጎብኚነት የተሰማራ መኮንን በዚያች ደሴት ባለፈው ዓመት የጎብኚዎች ቁጥር 160 ብቻ ነበር ብሏል፤ ይህ ቁጥር በሌላ ይፋዊ ጥናት ባይደገፍም ቅሉ። ታዲያ እንዲህ ያለ አገር ራሱን በተፈጥሮ ቀድሞውኑ አርቆ ሳለ ምን መጠንቀቅ ያሻዋል ይባል ይሆናል። ሆኖም ነገሩ ወዲህ ነው። በዚህ ደሴት አይበለውና የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ቢገባ ጉድ ነው የሚፈላው። አንድ ሆስፒታል ነው ያላቸው፣ አንድም የመተንፈሻ መርጃ መሣሪያ ቬንትሌተር ላይኖራቸው ይችላል። የነርሶች ቁጥር እዚህ ግባ የሚባል አይደለም። ስለዚህ ኮሮናቫይረስ ምናልባት ብዙ ጥፋት ሊያደርስ ይችላል ማለት ነው። የሆነስ ሆነና ይህቺ ናውሩ ደሴት ራሷን እንዴት ጠበቀች? ከአንድ ወር በፊት ከቻይና፣ ከደቡብ ኮሪያና ከጣሊያን ማንም አይምጣብኝ አለች። ድሮም የሚመጣ አልነበረም ለነገሩ። በመጋቢት ወር አጋማሽ ደግሞ ናውሩ ወደ ፊጂ ደሴት ወደ ኪሪባቲና ማርሻል ደሴቶች መብረር አቁሚያለሁ አለች። ወደ ጎረቤት ብሪስበን ብቻ በ15 ቀን አንድ ጊዜ እበራለሁ አለች። ከዚያ በኋላም ከአውስትራሊያ ተመላሽ የሆኑ ሁሉ የ14 ቀናት ራስን የማግለል የውዴታ ግዴታ መመሪያን አወጣች። እነዚህ ናዉሩን የመሰሉ ትንንሽ ደሴቶች እንኳንም ኮሮናቫይረስ በራቸውን አላንኳኳ ይላሉ ዶ/ር ኮሊን። ዶ/ር ኮሊን የቀድሞው የዓለም ጤና ድርጅት ባልደረባ ናቸው። "እነዚህ አገሮች አንዳችም ሁነኛ የጤና ጥበቃ መዋቅር የላቸውም። ኮሮናቫይረስ ቢገባ ይንኮታኮታሉ፤ ቬንትሌተር እንኳ የላቸውም"› ይላሉ ዶክተሩ። በዚያ ላይ በእነዚህ ደሴቶች የሚኖሩ አብዛኞቹ ዜጎች ስኳር፣ ደም ግፊትና ሌሎች ተዛማጅ በሽታዎች አሉባቸው። ኮሮናቫይረስ በሽታ ያለበትን ሰው ምን እንደሚያደርግ ይታወቃል። እንደ ዶ/ር ኮሊን ገለጻ እነዚህ ትንንሽ አገራት ሰው ሲታመምባቸው ወደ ውጭ አገር ነው የሚልኩት። አሁን ደግሞ ውጭ አገራት በራቸውን ከርችመዋል። በሽታው በእነዚህ ደሴቶች ገባ ማለት ሕዝባቸውን ጨረሰው እንደማለት ነው ይላሉ። ስለዚህ የእነዚህ ደሴቶች ብቸኛ ተስፋ ተፈጥሮ ፈንጠር አድርጎ ፈጥሯቸዋልና ፈንጠር ብለው በራቸውን ከርችመው መኖር ብቻ ነው። የናዉሩ ደሴት ፕሬዝዳንት ሊዮኔል አንጊሚያ አጥባቂ ሃይማኖተኛ ናቸው። "ስለበሽታው ስሰማ ወደ እግዚያብሔር እጄን ዘረጋሁ፤ መጽሐፍ ቅዱስን አቀበለኝ። ወደ ደረቴ ጥብቅ አድርጌ ያዝኩት፡፡ መዝሙር ዳዊት አንቀጽ 147፣ ምን ይላል። "ጽዮንም ሆይ፥ ለአምላክሽ እልል በይ፤ የደጆችሽን መወርወሪያ አጽንቷልና፥ ልጆችንም በውስጥሽ ባርኳልና። በወሰንሽም ሰላምን አደረገ" ፕሬዝዳንቱ ቀጠሉ፤ "በየጊዜው የዓለምን ካርታ ከፍቼ የበሽታውን ስርጭት ስመለከት አገሩ ምድሩ ሁሉ በፈንጣጣ የተያዘ ይመስል ቀይ በቀይ ሆኗል። ስለዚህ እኛ ናዉሩዎች ለተቀረው ዓለም መጸለይ እንዳለብን ይሰማናል። ጸሎታችን እንደሚረዳችሁም ተስፋን እናደርጋለን።" የኮሮናቫይረስን ሽሽት ሻንጣችንን እንሸክፍ ይሆን? ወደ ናዉሩ ደሴት!
ولكن خلال يوم واحد فقط وفي 13 يناير/كانون ثاني الماضي أصبح فيروس كورونا مشكلة عالمية. فقد سُجل ظهور حالة في تايلاند لتتبعها حالات أخرى في اليابان وكوريا الجنوبية والولايات المتحدة. ثم ظهر العديد من الحالات في مختلف أنحاء العالم. وثمة حاليا أكثر من مليون إصابة بفيروس كوفيد 19 في مساحات شاسعة تمتد من نيبال إلى نيكاراغوا. ومع تزايد حالات الإصابة والوفيات واكتظاظ المستشفيات، هل مازالت هناك أماكن تخلو من كورونا؟ مواضيع قد تهمك نهاية والإجابة على هذا السؤال قد تكون مفاجئة وهي نعم. ثمة 193 دولة أعضاء في الأمم المتحدة. وحتى 2 أبريل/نيسان الجاري لم تسجل 18 دولة ظهور حالات فيروس كورونا فيها، بحسب جامعة جونز هوبكنز الأمريكية. ويُرجح الخبراء أن بعض هذه الدول لم تبلغ عن ظهور حالات فيها من أمثال: كوريا الشمالية التي لم يعلن فيها رسميا عن وجود فيروس كورونا، وكذلك اليمن الذي تمزقه الحرب. ولكن هناك دول لم يصلها الفيروس وأغلبها جزر صغيرة وزوارها في الواقع قليلون. فسبع من بين الدول العشر الأقل زيارة في العالم بحسب بيانات الأمم المتحدة تخلو من فيروس كورونا. فبعد موقع هذه الدول يعني شيئا واحدا، هو أنه هذه الدول الجزر معزولة ذاتيا من الأساس عند تطبيق قواعد التباعد الاجتماعي عليها. بيد أن رئيس إحدى هذه الدول لا يشعر بالرضا، وقد قال لبي بي سي إن فيروس كوفيد 19 يمثل لبلده حالة طوارئ قومية. تقع جزيرة ناورو في المحيط الهادي، على بعد نحو 200 ميل من أقرب أرض إليها، وهي أراضي جزيرة بانابا، وجزء من كيريباتي. وأقرب مدينة كبيرة تربطها بها رحلات طيران هي بريسبان التي تقع على بعد 2500 ميل إلى الجنوب الغربي منها. إجراءات التعقيم وغسل الأيدي في عاصمة مالاوي ليلونغوي وهي ثاني أصغر دولة عضو في الأمم المتحدة من حيث المساحة بعد موناكو، والثانية أيضا من حيث عدد السكان بعد توفالو، حيث يزيد عدد سكانها قليلا عن 10 آلاف نسمة. وتعد واحدة من أقل البلدان زيارة في العالم، وعلى الرغم من أنها لا تظهر في أي بيانات خاصة بالأمم المتحدة إلا أن أحد مُنظمي الجولات السياحية يقول إن نحو 160 سائحا يزورون ناورو سنويا. وربما تظن أن هذا البلد البعيد ليس بحاجة لعزل نفسه أكثر. ولكن لا يجب ترك شيء للصدف في دولة تضم مستشفى واحدا، ولا توجد فيها أجهزة المساعدة في التنفس، وتعاني نقصا في أطقم التمريض. · في 2 مارس/آذار الجاري حُظر استقبال المسافرين من الصين وكوريا الشمالية وإيطاليا وبعد 5 أيام أضيفت إيران إلى القائمة. · وفي منتصف مارس/آذار عُلقت رحلات خطوط ناورو الجوية إلى فيجي وكيريباتي وجزر مارشال وقُلصت الرحلات إلى بريسبان من 3 رحلات في الأسبوع إلى رحلة واحدة كل أسبوعين. · وبعد كل ذلك بات على القادمين من أستراليا (وهم غالبا من سكان الجزيرة) الدخول في عزل ذاتي في الفنادق المحلية لمدة 14 يوما. · كما تقرر فرض الحجر الصحي لمدة أسبوعين على الأقل في مركز لطالبي اللجوء تابع لأستراليا في الجزيرة، رغم خلوه تماما في الفترة الأخيرة. ويقول ليونيل إينغميا رئيس ناورو إن هذه السياسة تستهدف "إحكام السيطرة والاحتواء". ويضيف قائلا: "نبقيالأشياء عند حدودنا، ولاحدود بالنسبة لنا هو المطار، وتسهيلات الترانزيت الخاصة بنا جزء من هذه الحدود". أما أولئك الذين هم قيد الحجر الصحي فيخضعون يوميا للفحص لرصد الأعراض، وإذا أصيب أحدهم بالحمى يُعزل بطريقة أكثر تشددا، ويُجرى له اختبار تشخيص الفيروس، وترسل التحاليل إلى أستراليا. وقد جاءت نتائج جميع العينات التي أرسلت سلبية. ويقول الرئيس إنه على الرغم من الأزمة فإن الناس العاديين في البلاد ما زالوا يعيشون في هدوء، وهو يشعر بالعرفان تجاه الدول الأخرى لمساعدتها بلده وخاصة أستراليا وتايوان اللتين تقيم ناورو معهما علاقات كاملة. وفي الوقت الذي يعمل الرئيس إينغيما على إبقاء بلاده خالية من فيروس كورونا، يعلم جيدا أن بقية أنحاء العالم ليس لها مثل هذا الحظ في البقاء خالية من المرض. ويقول: "كلما ننظر إلى خريطة تفشي فيروس كوفيد 19 يبدو العالم وكأن الحصبة قد تفشت فيه، فهناك نقاط حمراء في كل مكان، ونحن نؤمن أن صلواتنا ستساعد الدول الأخرى على اجتياز هذه الأوقات الصعبة". وليست جزيرة ناورو التي أعلنت حالة الطوارئ القومية في المحيط الهادي فقط، بل أقدم على هذا تطبيق هذا الإجراء كل من كيريباتي وتونغا وفانوتو وغيرها من الجزر. في كوريا الشمالية لم يعلن رسميا عن أي إصابة بفيروس كورونا ويقول الدكتور كولين توكويتونغا من نيو في جنوب المحيط الهادي إنه واثق أن هذه هي السياسة السليمة. وأضاف قائلا من نيوزيلاندا: "أفضل شيء هو إبقاء هذا الفيروس خارج هذه المنطقة التي تتسم بالهشاشة، وتفتقد إلى أنظمة الرعاية الصحية". والدكتور توكويتونغا خبير في الصحة العامة، ومفوض سابق في منظمة الصحة العالمية، وهو الآن مدرس في كلية الطب بجامعة أوكلاند. ويقول: "إن تلك الدول صغيرة وهشة ولا يوجد في أغلبها أجهزة مساعدة على التنفس ولو تفشى الوباء فيها فسيفني سكانها". وأضاف قائلا: "إن العديد من سكان هذه الدول يعيش في ظروف صحية صعبة، والعديد منهم يعاني من السكري وأمراض القلب والصدر، وهي الحالات الأكثر تأثرا بفيروس كورونا". وإذا تفشى الوباء في أي من هذه الدول فإنها قد ترسل مرضاها إلى الخارج، ولكن القول يبدو هنا أسهل من الفعل، في وقت تغلق فيه الدول حدودها. ويقول الدكتور توكويتونغا إنه من الأفضل لهذه الدول البقاء بعيدا عن فيروس كورونا أطول فترة ممكنة. وأضاف قائلا: "إن هذه العزلة في وسط محيط كبير والتي مثلث دائما مشكلة بالنسبة لهم، باتت مصدر حماية لهم". وظهرت حالات متناثرة من فيروس كورونا في عدد محدود جدا من الدول "المغلقة"، ذات الحدود البرية فقط ، مثل مالاوي الواقعة في شرق أفريقيا وهي دولة مغلقة عدد سكانها 18 مليون نسمة، والتي أعلنت يوم الخميس الماضي عن ظهور أول حالة فيها، وقالت إنها مستعدة للأمر. فقد أعلنت مالاوي "حالة طوارئ لمواجهة الكوارث"، فأغلقت المدارس، وألغت تأشيرات السفر التي صدرت قبل 20 مارس/آذار الجاري. ويقول الدكتور بيتر ماكفيرسون، خبير الصحة العامة من كلية طب الأمراض الاستوائية في ليفربول الذي يتخذ من مالاوي مقرا له: "إنه واثق من أن مالاوي ستتعامل مع الأمر، فقد كان لديها أسبوع إضافي أو أسبوعان للاستعداد". وأضاف قائلا: "لقد تأثرنا للغاية بوباء الإيدز خلال الثلاثين عاما الماضية، وأيضا جراء مرض السل". ومضى يقول إن هناك دليلا على أن فيروس كورونا سيصل إلى كل مكان في الأرض، وربما تكون مالاوي هي آخر مكان يضربه هذا الوباء. ومن جانبه، يقول البروفيسورآندي تيتم، أستاذ الديموغرافيا والأوبئة بجامعة ساوثهامبتون:" عن نفسي، سوف أراهن على جزر جنوب المحيط الهادي الصغيرة البعيدة بأنها ستكون آخر الأماكن التي يصلها فيروس كورونا". ثمة مخاوف من أن النظام الصحي في ناورو لا يستطيع التعامل مع تفشي الفيروس وأضاف: "وفي مثل اقتصاد العولمة الراهن، أشك في أن أي مكان سيفلت من العدوى". وتابع: "ربما ينجح الإغلاق كما هي الحال في ناورو، ولكنهم لن يصمدوا إلى الأبد، فأغلب دول العالم تعتمد على بعض الاستيراد من الخارج سواء طعام أو بضائع أو سياحة فضلا عن تصدير منتجاتها إلى الخارج. وربما ينغلقون تماما ولكن سيكون تأثير ذلك مدمرا، وفي النهاية سينفتحون". وحذر من أن عدد الحالات لم يقترب بعد في أي مكان من الذروة. وقال: "جميعنا لدينا إغلاقات وبالتالي لم ينتشر (الفيروس) بين السكان، وما زال قطاع كبير لم يصب به. وإن أمر جيد للأنظمة الصحية، ويعني أيضا إمكانية تعرض الكثيرين في هذا العالم للإصابة، فعلينا أن نتعايش مع هذا الفيروس لبعض الوقت".
https://www.bbc.com/amharic/news-49706004
https://www.bbc.com/arabic/world-49703283
ሃምዛ ቢን ላደን ከአንድ ወር በፊት በርካታ የአሜሪካ መገናኛ ብዙሃን በስም ያልተጠቀሱ የአሜሪካ የደህንነት ቢሮ ባልደረባን ዋቢ እያደረጉ የሃምዛን መገደል ዘግበው ነበር። ሃምዛ ከሁለት ዓመት በፊት በአሜሪካ መንግሥት ''አሸባሪ'' ተብሎ ተፈርጆ ነበር። • አልቃይዳ ከወዴት አለ? • የኦሳማ ቢን ላደን ልጅ 'በአየር ጥቃት መገደሉ' ተነገረ የ30 ዓመት ወጣት የነበረው ሃምዛ አባቱን በመተካት የአል-ቃይዳ መሪ እንደነበረ ይታመናል። ሃምዛ በተደጋጋሚ በአሜሪካ እና በሌሎች ሃገራት ላይ ጥቃቶች እንዲሰነዘሩ መልዕክቶችን ያስተላልፍ ነበር። ሃምዛ በያዝነው የፈረንጆቹ ዓመት የአባቱን ገዳዮች ለመበቀል በምስልና በድምጽ የተቀረጸ መልዕክት ለተከታዮቹ አስተላልፎ ነበር። ዋይት ሃውስ ባወጣው መግለጫ ላይ ፕሬዝደንት ትራምፕ "የአል-ቃይዳ ከፍተኛ አመራር የነበረው እና የኦሳማ ቢን ላደን ልጅ ሃምዛ ቢን ላደን የአሜሪካ ጸረ-ሽብር ግብረ ኃይል በአፍጋኒስታንና ፓኪስታን ድንበር ባካሄደው ኦፕሬሽን ተገድሏል" ብለዋል። መግለጫው ሃምዛ የተገደለበት ኦፕሬሽን መቼ እንደተካሄደ አልጠቀሰም። ከጥቂት ወራት በፊት የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ መሥሪያ ቤት የኦሳማ ቢን ላደን ልጅ ያለበትን ለጠቆመኝ ወደ 1 ሚሊዮን ዶላር እሰጣለሁ ብሎ ነበር። መስከረም 11፣ 2001 አሜሪካ፣ ኒው ዮርክ ውስጥ የአውሮፕላን ግጭት በመፍጠር ወደ 3000 የሚጠጉ ሰዎች በመግደል ተጠያቂ የሆነው ቢን ላደን፣ ከአደጋው ከአስር ዓመት በኋላ በ2011 ፓኪስታን ውስጥ በአሜሪካ ልዩ ሃይል መገደሉ ይታወሳል። አል-ቃይዳ ወዴት አለ? የአልቃይዳ ቡድን መስራች ኦሳማ ቢላደን ፓኪስታን ውስጥ በአሜሪካ ኃይሎች ከተገደለ ዓመታት ተቆጠርዋል። ቡድኑ በዓለማችን ላይ አደገኛ የሚባሉ የጂሃድ ጥቃቶችን ይፈፅም የነበረ ሲሆን በሺዎች የሚቆጠሩ ተዋጊዎችንም ያዝዝ ነበር። ቡድኑ ጥቃቶችን ለመፈፀም የማይነጥፍ የገንዘብ ምንጭ እንደነበረውም ይታመናል። ነገር ግን የቡድኑ መሪ ቢን ላደን ከተገደለ በኋላ የአል-ቃይዳ ስም እየደበዘዘና ጉልበቱም እየሟሸሸ መጥቷል። አል-ቃይዳን ይመራል ተብሎ ሲጠበቅ የነበረው የሃምዛ ቢን ላደን መገደል የአል-ቃይዳን አቅም እጅጉን ሊያዳክም ይችላል ተብሏል። • በሳዑዲ 'አንድ ወንድ እኩል ይሆናል ሁለት ሴት' የአሜሪካ ደህንነት ኃይል የቢንላደን መገደልና የአይኤስ ቡድን መጠናከር አል-ቃይዳ አዳዲስ ዘዴዎችን እንዲጠቀም አስገድደውታል ይላል። አል-ቃይዳም ከተለያዩ ቡድኖች ጋር ግንኙነት በመፍጠር በአፍሪካ፣ መካከለኛው ምስራቅና ደቡብ እስያ ቅርንጫፎች አሉት። እ.ኤ.አ. በ2015 የአል-ቃይዳ መሪ የሆኑት አይማን አል ዛዋሃሪ ለቡድኑ መሪነት "የመንጋው መሪ አንበሳ" ብለው አንድ ወጣት አስተውቀዋል። ወጣቱ የኦሳማ ቢላደን ልጅ ሃምዛ ቢን ላዲን ሲሆን በብዙዎች የወደፊቱ የአልቃይዳ መሪ ተደርጎ ይወሰድ ነበር። ጥቂት ስለ አል-ቃይዳ ኦሳማ ቢን ላደን እ.አ.አ. 2001 ዓ.ም. ካቡል አፍጋኒስታን
كان يُنظر إلى حمزة بن لادن على نطاق واسع على أنه الخليفة المحتمل لوالده وذكرت وسائل الإعلام الأمريكية الشهر الماضي، نقلاً عن مسؤولي المخابرات، أنه قتل في غارة جوية. وكانت الحكومة الأمريكية قد ضمت رسميا اسمه إلى قائمة الارهاب العالمي قبل عامين. وكان ينظر إلي حمزة، ذي الـ 30 عاما تقريبا، على نطاق واسع على أنه الخليفة المحتمل لوالده، وكان قد أطلق دعوات لشن هجمات على الولايات المتحدة ودول أخرى. وقال ترامب في بيان مقتضب صدر عن البيت الأبيض أن "حمزة بن لادن، العضو رفيع المستوى في القاعدة وابن أسامة بن لادن، قتل في عملية أمريكية لمكافحة الإرهاب في أفغانستان وباكستان". من هو حمزة بن لادن التي كشفت تقارير أمريكية عن "وفاته"؟ وأضاف أن "فقدان حمزة بن لادن لا يحرم القاعدة من المهارات القيادية الهامة والعلاقة الرمزية بوالده فحسب، بل يقوض الأنشطة التشغيلية المهمة للجماعة". ولم يحدد البيان توقيت العملية. في الفترة الأخيرة، عرضت الحكومة الأمريكية جائزة مقدارها مليون دولار لمن يدلي بمعلومات تؤدي إلى القبض على حمزة بن لادن. ويُنظر إلى حمزة كقائد ناشئ للقاعدة. وقد أفيد في أغسطس/ آب أنه قُتل في عملية عسكرية نفذتها الحكومة الأمريكية خلال العامين الماضيين، لكن تاريخ وتوقيت العملية الدقيقين غير واضح. أنشأ أسامة بن لادن منظمة لمساعدة المتطوعين العرب في الحرب الأفغانية عرفت فيما بعد "بتظيم القاعدة". تنظيم القاعدة نشأ التنظيم في أفغانستان أواخر الثمانينيات، عندما انضم متطوعون عرب إلى المجاهدين الأفغان الذين دعمتهم الولايات المتحدة في قتالهم لطرد القوات السوفيتية من أفغانستان. أنشأ أسامة بن لادن منظمة لمساعدة المتطوعين، وأصبحت المنظمة تعرف فيما بعد باسم "القاعدة". غادر بن لادن أفغانستان عام 1989، وعاد في عام 1996 لإدارة معسكرات التدريب عسكريا، وضمت هذه المعسكرات الآلاف من المسلمين العرب والأجانب. أعلن تنظيم القاعدة "الحرب المقدسة" على الأمريكيين واليهود وحلفائهم كهدف رئيسي له.
https://www.bbc.com/amharic/news-49470326
https://www.bbc.com/arabic/middleeast-53639046
በሶሪያ ስላላት ተሳትፎ ብዙም መረጃ የማትሰጠው እስራኤል 'ሰው አልባ አውሮፕላን ጣቢያው የቴል-አቪቭ መንግሥት ላይ ጥቃት ለመፈፀም እየተዘጋጀ ነበር' ብላለች። የእስራኤሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ቤኒያሚን ኔታኒያሁ የወታደራዊ ኃይላቸውን እርምጃ 'አብይ እና ስኬታማ ኦፕሬሽን' ሲሉ ገልፀውታል። የሶሪያ የእርስ በርስ ግጭት ከተቀሰቀሰበት 2011 [እ.አ.አ.] ጀምሮ እስራኤል በርካታ ወታደራዊ እርምጃዎችን ስትወስድ ነበር። ዋነኛ ዓላማዋም ኢራን በሶሪያ ያላትን ቦታ መጋፋት ነው። የእስራኤል ወታደራዊ ኃይል ቃል-አቀባይ የሆኑ ሰው ቅዳሜ ዕለት የተካሄደው ኦፕሬሽን፤ ደቡብ ምስራቅ ደማስቆ የከተሙት በኢራን የሚደገፉት ኩርድስ የተሰኙ ታጣቂዎችን ዒላማ ያደረገ ነው። 'ሰንዓ ኒውስ ኤጀንሲ' የተባለ አንድ የሶሪያ ዜና ወኪል የእስራኤል ፀረ-አየር ኃይል አባላት የጠላት ይዞታን ዒላማ አድርገዋል ሲል ዘግቧል። ነገር ግን የእስራኤል ሚሳዔሎች ዒላማቻውን ከመምታቸው በፊት ከጥቅም ውጭ ሆነዋል ሲል ነው ወኪሉ ያተተው። ጠ/ሚ ኔታኒያሁ ግን በትዊተር ገፃቸው ድል ማስመዝገባቸውን የሚናገር መልዕክት ነው ያስተላለፉት፤ 'ኢራን ሁሉም ቦታ መከላከያ የላትም። የኛ ኃይሎች የኢራንን ወረራ ለመመከት ሁሉም ቦታ ይገኛሉ። አንድ ኃይል ሊገልህ ከተነሳ ቀድመህ ግድለው' ሲሉ። ሌላኛው በኢራን የሚደገፈው 'ሄዝቦላህ' ሁለት የሌባኖስ ዜጎች በእስራኤል ጥቃት መሞታቸውን ይፋ አድርጓል። ድርጅቱ የእስራኤል ንብረት ናቸው ያላቸውን ሁለት ሰው አልባ አውሮፕላኖች መትቶ መጣሉንም አስታውቋል። ምንም እንኳ ስለጥቃቱ ጥርት ያለ መረጃ ሊገኝ ባይቻልም እስራኤል ትቃት ፈፅሜያለሁ ከማለት አልቦዘነችም፤ ኢራን በጉዳዩ ላይ እስካሁን መግለጫ አልሰጠችም።
دوريات إسرائيلية في الجولان المحتل. وأقرت وسائل الإعلام السورية الرسمية بوقوع الغارات، قائلة إن "أضرارا مادية"، لم تحددها، وقعت في مواقع عسكرية قرب العاصمة دمشق. وقال الجيش الإسرائيلي إن غاراته كانت ردا على محاولة تفجير. وكان الجيش الإسرائيلي قد قال من قبل إنه قتل أربعة أفراد كانوا يزرعون عبوات متفجرة قرب الجزء الذي تحتله إسرائيل من مرتفعات الجولان في وقت متأخر من يوم الأحد. وأظهرت صور المراقبة مجموعة من الأفراد تحيط بهم نيران تفجير. مواضيع قد تهمك نهاية وقال المتحدث العسكري، جوناثان كونريكوس، إنه من السابق لأوانه القول بأن المجموعة تنتمي إلى منظمة بعينها، ولكن إسرائيل تحمل "المسؤولية للنظام السوري". وقد استهدف هجوم الاثنين "نقاط مراقبة، ومجموعة أنظمة جمع معلومات استخبارية، ومنشآت مدفعية دفاع جوي، وأنظمة تحكم وقيادة" في قواعد الجيش السوري في القنيطرة، بحسب ما قاله الجيش الإسرائيلي. وحمل بيان الجيش الإسرائيلي "النظام السوري المسؤولية عن الأنشطة على الأراضي السورية"، قائلا إنه "سوف يظل يعمل بنفس العزم في مواجهة أي انتهاك للسيادة الإسرائيلية". وأفادت وكالة الأنباء السورية الرسمية، سانا، بأن الجيش السوري فعّل دفاعاته الجوية في وقت متأخر الاثنين لمواجهة "الأهداف العدائية" قرب العاصمة دمشق. وفي غضون ذلك، قال المرصد السوري لحقوق الإنسان، المعارض، إن غارات مجهولة شنت في الفجر على مدينة البوكمال، قرب الحدود العراقية في الشمال الشرقي. وتحدث المرصد، ومقره في بريطانيا، عن مقتل 15 شخصا في هذه الغارات. وكان التوتر بين سوريا وإسرائيل قد ازداد، خاصة في منطقة الجبهة الشمالية لإسرائيل، بعد مقتل مقاتل تابع لحزب الله في سوريا قبل أسبوعين.
https://www.bbc.com/amharic/news-42242662
https://www.bbc.com/arabic/middleeast-42208270
የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ለእየሩሳሌም በእስራኤል ዋና ከተማነት እውቅና ሊሰጡ እንደሆነ አንድ የመንግሥት ኃላፊ ገልፀዋል። ይህን አወዛጋቢ ጉዳይ ዛሬ በሚያደርጉት ንግግር ግልፅ ይሆናል። ኤምባሲው በፍጥነት የሚዘዋወር ባይሆንም ትራምፕ ቴል አቪቭ የሚገኘውን የአሜሪካ ኤምባሲ ዝውውር እንደሚያፀድቁ ይጠበቃል። እስራኤል ይህንን በይሁንታ የምትቀበለው ሲሆን ፍልስጥኤምና የአረብ ሃገራት መሪዎች ግን የተጀመሩትን የሰላም ስምምነቶች እንዳያኮሽ አስጠንቅቀዋል። የአሜሪካ አጋር የሆነችው ሳዑዲ አረቢያ ይህንን ለውጥ ሙስሊሞችን ለመተንኮስ የተደረገ እርምጃ ብላዋለች። እስራኤል ኢየሩሳሌምን እንደ ዋና ከተማዋ ለዘመናት ትመለከት የነበረ ሲሆን በተቃራኒው ፍልሥጥኤም ምስራቅ እየሩሳሌምን የወደፊቱ መዲናዋ የማድረግ ፍላጎት አላት። እስራኤል ከተቋቋመችበት ከአውሮፓውያኑ 1948 ጀምሮ ለእየሩሳሌም በእስራኤል ዋና ከተማነት እውቅና ስትሰጥ አሜሪካ የመጀመሪያዋ ሆናለች። የፈረንሳዩ ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን የአሜሪካው መሪ ዶናልድ ትራምፕ ለዘመናት አወዛጋቢ የሆነችው እየሩሳሌምን የእስራኤል ዋና ከተማ አድርገው ዕውቅና ሊሰጡ መሆኑ አሳሳቢ ነው ይላሉ። አከራካሪ የሆነችው ከተማን በሚመለከት ማንኛውም ውሳኔ ሲወሰን 'በእሥራኤልና በፍልሥጥኤም ስምምነት መሰረት መሆን አለበት" በማለት ማክሮን ተናግረዋል። ተመሳሳይ ማስጠንቀቂያዎችም ከተለያዩ አረብና ሙስሊም ሀገራትም እየተሰሙ ነው። አንዳንድ ዘገባዎች እንደሚያሳዪት የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ትራምፕ እየሩሳሌምን የእስራኤል ዋና ከተማ በማድረግ ዕውቅና ሊሰጡ ይችላሉ። ነገር ግን እስራኤል እና ፍልሥጥኤም ዋና ከተማችን ናት በሚል አቋማቸው እንደፀኑ ነው። ከዋይት ሀውስ የወጡ መረጃዎች እንደሚያሳዩት ትራምፕ ሰኞ ዕለት ቴልአቪቭ የሚገኘው የአሜሪካ ኤምባሲ ወደ እየሩሳሌም መዘዋወሩን አስመልክቶ ፊርማቸውን ማኖር የነበረባቸው ቢሆንም ቀኑ አልፏል። ነገር ግን የዋይት ሃውስ ቃል አቀባይ ሆጋን ጊድሌይ እንደሚሉት " ፕሬዚዳንቱ ከመጀመሪያው ጀምሮ በዚህ ጉዳይ ግልፅ አቋም ነው ያላቸው። የጊዜ ጉዳይ እንጂ መዘዋወሩ ምንም ጥርጥር የለውም" ብለዋል። የአሜሪካ ኮንግረስ በአውሮፓውያኑ 1995 ኤምባሲው ወደ እየሩሳሌም እንዲዛወር ጥያቄ ከቀረበ በኋላ ትራምፕን ጨምሮ እያንዳንዱ ፕሬዚዳንት በየስድስት ወሩ መዛወሩን መቀበል አለመቀበላቸውን በሚመለከት መፈረም አለባቸው። አከራካሪው ጉዳይ ምንድን ነው? በእስራኤልና በፍልሥጥኤም ግጭት ዋነኛ የሚባለው ጉዳይ የእየሩሳሌም ጥያቄ ነው። ከተማዋ በተለይም ምስራቅ እየሩሳሌም ለሶስቱ እምነቶች እስልምና፣ ክርስትናና አይሁድ የተቀደሰች ከተማ ተደርጋ ነው የምትታየው። በአውሮፓውያኑ 1967 እስራኤል ከመካከለኛው ምስራቅ ጦርነት በኋላ ከተማዋን የተቆጣጠረች ሲሆን የእሥራኤል ዋና ከተማ እንደሆነችም እሳቤ አለ። ፍልስጤም ወደፊት ምስራቅ እየሩሳሌምን ዋና ከተማ የማድረግ ሃሳብ ያላት ሲሆን በአውሮፓውያኑ 1993 የተደረገው የእስራኤልና የፍልሥጥኤም የሰላም ስምምነት የመጨረሻ ደረጃ የከተማዋን ሁኔታ በሁለቱ ሥምምነት የሚወሰን ይሆናል። እስራኤል እየሩሳሌም ላይ አለኝ የምትለው ሉአላዊነት በአለም አቀፉ ማህበረሰብ እውቅና ያልተሰተጠው ሲሆን የእስራኤል ወዳጅ የሆነችው አሜሪካን ጨምሮ አገራት በሙሉ ኤምባሲዎቻቸውን ያደረጉት በቴል አቪቭ ነው። እስራኤል እንደ አውሮፓውያኑ ከ1967 ጀምሮ በምስራቃዊ እየሩሳሌም 200 ሺህ ለሚሆኑ እስራኤላዊያን መኖሪያ ቤት ገንብታለች። ይህ ምንም እንኳን ከዓለም አቀፍ ህግ አንፃር ህገወጥ ቢሆንም እስራኤል ግን አይደለም በማለት ትከራከራለች። አሜሪካ እየሩሳሌምን የእስራኤል ዋና ከተማ አድርጋ እውቅና ብትሰጥ በአሁኑ ወቅት አለም አቀፉ ማህበረሰብ በጉዳዪ ላይ ያለውን አቋም ሊያዛባ ይቸላል። እስራኤል በምስራቅ እየሩሳሌም የምታደርገው ሰፈራም ተቀባይነትን ያገኛል። የአለም አቀፉ ማህበረሰብ ምላሽ ምን ይመስላል? ሳውዲ አረቢያ ሰኞ እለት የዚህ አይነቱ የሰላም ስምምነት ሳይጠናቀቅ የሚደረግ እርምጃ የሰላም ስምምነቱ ላይ ተፅኖ እንደሚኖረው ገልፃለች። የፍልስጥኤሙ ፕሬዚዳንት ሙሃሙድ አባስ "የዚህ አይነቱ የአሜሪካ እርምጃ የሰላም ስምምነቱን ያበላሸዋል" በማለት አለም አቀፉ ማህበረሰብ ጣልቃ እንዲገባ ጠይቀዋል። ዮርዳኖስ ከባድ ቀውስ እንዳይፈጠር ስታስጠነቅቅ የአረብ ሊጉ ዋና ፀሃፊ አብዱል ጊት የዚህ አይነቱ ነገር አክራሪነት እንዲሰፍንና ብጥብጥ እንዲቀሰቀስ በር የሚከፍት እንደሚሆን አስጠንቅቀዋል። የቱርኩ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር በኪር ቦዝዳግ ደግሞ ነገሩ "ከፍተኛ ጥፋት እንዳይሆን" ብለዋል።
ووصف ترامب هذا التحرك بأنه "خطوة متأخرة جدا" من أجل دفع عملية السلام في الشرق الأوسط والعمل باتجاه التوصل إلى اتفاق دائم. وأكّد ترامب في الوقت نفسه أن الولايات المتحدة تدعم حل الدولتين إذا أقره الإسرائيليون والفلسطينيون. ولا يعترف المجتمع الدولي بسيادة إسرائيل على القدس بأكملها. وفيما يلي أهم المعلومات عن مدينة القدس:
https://www.bbc.com/amharic/news-57025737
https://www.bbc.com/arabic/world-57024257
ማላዊ እስካሁን ድረስ 16 ሺ 400 የኦክስፎርድ-አስትራዜኔካ እንዲሁም ደቡብ ሱዳን ደግሞ 59 ሺ ጥቅም ላይ ያልዋሉ ክትባቶች እንደሚገኙ ተገልጿል። የክትባቶቹ የመጠቀሚያ ጊዜ ደግሞ ከሁለት ሳምንታት በላይ አልፎበታል። ሁለቱም አገራት በአፍሪካ ሕብረት በኩል ያገኙትና የመጠቀሚያ ጊዜያቸው ያለፈውን ክትባቶች ለማስወገድ የወሰኑ ቢሆንም የዓለም ጤና ድርጅት ግን ጉዳዩን እስከማጣራና ምናልባት የመጠቀሚያ ጊዜውን ማራዘም የሚቻልበትን መንገድ እስከምፈልግ አታስወግዱ በማለት ጠይቋል። በሌላ በኩል ዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ደግሞ ለድሀ አገራት ክትባቶችን በሚያከፋፍለው ኮቫክስ በኩል ካገኘችው 1.7 ሚሊየን የአስትራዜኔካ ክትባቶች ውስጥ አብዛኛውን እንደማትጠቀመው አስታውቃለች። በአገሪቱም እስካሳለፍነው ወር መጨረሻ ድረስ 1 ሺ ክትባቶች ብቻ ናቸው ጥቅም ላይ እየዋሉ ያሉት። በተጨማሪ ደግሞ በሚቀጥለው ወር የመጠቀሚያ ጊዜያቸው የሚያልፍባቸው ክትባቶች ወደ ቶጎ እና ጋና ይላካሉ ተብሎ ይጠበቃል። እነዚህ አገራት መጀመሪያ ላይ የተላከላቸውን ክትባቶች በአግባቡ ጥቅም ላይ አውለዋል ተብሏል። የኦክስፎርድ-አስትራዜኔካ ምርት የሆነው ክትባት በአግባቡ ከተቀመጠና በተገቢው የቅዝቃዜ መጠን ደህንነቱ ከተጠበቀ ከምርት በኋላ እስከ ስድስት ወራት ድረስ ሳይበላሽ መቆየት ይችላል። አሁን ላይ ደግሞ የአፍሪካ ሕብረት የካቲት ወር ላይ ደቡብ አፍሪካ ተልከው የነበሩ ክትባቶችን መልሶ ወደ ሌሎች አገራት ማከፋፈል ጀምሯል። ደቡብ አፍሪካ የአስትራዜኔካ ክትባት አሁን ያለውን አዲስ የቫይረስ አይነት በበቂ ሁኔታ መከላከል ስለማይችል አልጠቀመውም ብላለች። ባሳለፍነው መጋቢት ወር ላይ የአፍሪካ ሕብረት ለአባል አገራት እንዲያከፋፍም ተብሎ አንድ ሚሊየን ክትባቶችን ገዝቷል። ነገር ግን እንደ ደቡብ ሱዳን ያሉ አገራት ክትባቱ የመጠቀሚያ ጊዜው መቼ እንደሚያልፍ አልተነገረንም ብለዋል። ናይጄሪያ ደግሞ ክትባቶቹ ወደ አገሪቱ ቢገቡ እንኳን የመጠቀሚያ ጊዜው ከማለፉ በፊት ጥቅም ላይ ማዋል እንደማትችል ገልጻለች። ይህን ተከትሎ ክትባቶቹ እንደ ቶጎ እና ጋና ወደመሳሰሉ ሌሎች አገራት እንዲሰራጩ እየተደረገ ነው። ቀሪዎቹ ክትባቶች ደግሞ ወደ ጃማይካ ጭምር እንዲላኩ ተደርጓል። የዓለም ጤና ድርጅት፤ የክትባቱ የመጠቀሚያ ጊዜ ሳያልፍ በአግባቡ ዜጎቻቸውን የከተቡት ቶጎ እና ጋምቢያ ብቻ ናቸው ብሏል። በሌሎቹ አገራት ደግሞ በትክክል ክትባቱ ስለመዋል አለመዋሉ በቂ መረጃ አልተገኘም። በርካታ አገራት ክትባቶቹን በአግባቡ ጥቅም ላይ እያዋሉ ያልሆነው በበቂ ሁኔታ ክትባቱን ለማስቀመጥና ለማቆየት በቂ ዝግጅት አለማድረጋቸው መሆኑን ይገልጻሉ የዓለም ጤና ድርጅት አፍሪካ ውስጥ የሚሰሩት ፒዮናህ አቱሄብዌ። ‘’በአሁኑ ሰአት ክትባቱን በፍጥነት እንዳናዳርስ የያዘን ዋነኛው ምክንያት ይሄ ነው’’ ይላሉ። ሌሎች አገራት ደግሞ የገንዘብ ችግር እንዳለባቸው ገልጸዋል። የአፍሪካ በሽታ መቆጣጠር ማዕከል ኃላፊው ጆን ንኬንጋሶንግ እንደሚሉት የአፍሪካ አገራት የጤና ባለሙያዎችን ቁጥር በመጨመርና ለእነሱ የሚሆን እንደ ማስክና መሰል መከላከያዎችን በማዘገጀት የክትባቱን ሂደት ማፍጠን ይችላሉ። ከዚህ በተጨማሪ አገራት ያከማቹት ክትባት የመጠቀሚያ ጊዘው ለማለፍ ከተቃረበ አልያም የመጠቀሚያ ጊዜው ካለፈ የዓለም ጤና ድርጅትን አልያም ሲዲሲን ማነጋገር አለባቸው ይላሉ። ‘’አፍሪካ እንደ አህጉር ክትባት እንዴት መሰጠት እንዳለበት ታውቃለች፤ ከዚህ በፊትም የብዙ በሽታዎች ክትባቶች ተሰጥተው ያውቃሉ’’ ብለዋል ኃላፊው። ‘’ነገር ግን ዋናው ጥያቄ ይህንን ልምዳችን እንዴት እንጠቀምበት ነው? . . . . ፍጥነት በተሞላበት መልኩ’’ ለዴሞክራቲክ ኮንጎ ዋነኛው ችግር ደካማ የጤና አገልግሎት መኖሩ ብቻ አይደለም፤ አገሪቱ ያላት ደካማ የመሰረት ልማትም ነገሮችን ከባድ አድርጓል። በዚህ ምክንያት ክትባቶቹን በተፈለገው ሰአትና ቦታ ማድረስ በጣም አስቸጋሪ ነው። ነገሮችን ይበልጥ አስቸጋሪ ያደረገው ደግሞ አገሪቱ ባሳለፍነው መጋቢት ወር ላይ የአስትራዜኔካ ክትባት ከደህንነት ጋር በተያያዘ ጥቅም ላይ እንዳይውል ማገዷ ነበር። ነገር ግን በቀጣዩ ወር አጋማሽ ላይ ክትባቱ በድጋሚ ጥቅም ላይ እንዲውል ፈቅዳለች። ማላዊ ውስጥ የተላላፊ ቫይረሶች ባለሙያ የሆኑት ጋማ ባንድዌም እንደሚሉት ክትባቶቹን ያለማመን አባዜ ክትባቶቹ በተቻለ ፍጥነት ለሚፈልጉ ሰዎች እንዳይደርሱ አድርጓል። ደብ አፍሪካ ከደም መርጋትና ሌሎች ተያያዥ ጉዳዮችን ከግምት ውስጥ በማስገባት የአስትራዜኔካ ክትባትን አልጠቀምም ማለቷ ደግሞ ሌሎች አገራትም ክትባቱን እንዳያምኑት አድርጓቸዋል። የአፍሪካ ሲዲሲ ክትባቱን ሊቀበሉ በነበሩ 15 አገራት ባሰራው አንድ ጥናት መሰረት ደግሞ ቀላል የማይባል ቁጥር ያላቸው ሰዎች ክትባቱን ለመውሰድ ስጋት ያለባቸው ሲሆን ሌሎች ደግሞ ከነጭራሹ መውሰድ አይፈልጉም። በጥናቱ ከተሳተፉት መካከል በአማካይ 20 በመቶ የሚሆኑት ክትባቱን መወጋት አንፈልግም ብለዋል። ነገር ግን በእያንዳንዱ አገር የነበረው ፍላጎት የተለያየ ነው። ለምሳሌ በኢትዮጵያ፣ ቱኒዚያ እና ኒጀር ክትባቱን መውሰድ አንፈልግም ያሉት ሰዎች 10 በመቶ ሲሆኑ በዲሞክራቲክ ኮንጎ ደግሞ 41 በመቶ የሚሆኑት ሰዎች መከተብ አንፈልግም ብለዋል።
ما الدول التي لديها جرعات غير مستخدمة؟ ملاوي لديها 16,400 جرعة من لقاح أوكسفورد-أسترازينيكا، ولدى جنوب السودان 59 ألف جرعة، كلها انتهت صلاحيتها في أبريل/نيسان الماضي. وتقول الدولتان إنهما قررتا تدمير هذا المخزون من اللقاحات وهي تبرعات حصلت عليها عن طريق الاتحاد الأفريقي، رغم أن منظمة الصحة العالمية طلبت منهما الاحتفاظ به لحين التحقق مما إذا كان يمكن تمديد تاريخ الصلاحية بحيث يظل اللقاح آمنا. لقاح أوكسفورد-أسترازينيكا يوزع بالاسم التجاري "كوفيشيلد" كذلك تقول جمهورية الكونغو الديمقراطية إنها لا تستطيع استخدام أغلب جرعات لقاح أوكسفورد-أسترازينيكا (1.7 مليون جرعة) التي تلقتها عبر مبادرة كوفاكس لتوفير اللقاح للدول الفقيرة. واستخدمت الكونغو حوالي ألف جرعة فقط بنهاية أبريل/نيسان. مواضيع قد تهمك نهاية وأغلب هذه الدفعة من الجرعات، التي تنتهي صلاحيتها في 24 يونيو/حزيران، هي في طريقها إلى توغو وغانا، وهي دول استخدمت بالفعل كمية اللقاحات التي أُرسلت لها من قبل. حكاية دولة لا تعترف بوباء فيروس كورونا لم لا تُستخدم هذه اللقاحات؟ يمكن تخزين لقاح أوكسفورد_أسترازينيكا في الثلاجة العادية لمدة ستة أشهر من تاريخ الإنتاج. ويعيد الاتحاد الأفريقي الآن توزيع دفعات من اللقاح كانت قد أُرسلت في الأصل لجنوب أفريقيا، وانتهت صلاحيتها في 13 أبريل/نيسان. وكانت السلطات في جنوب أفريقيا قد قررت عدم استخدامه خشية ألا يوفر وقاية كافية ضد سلالة الفيروس التي تنتشر في البلاد. وفي نهاية مارس/ آذار، باعت حكومة جنوب أفريقيا مليون جرعة للاتحاد الأفريقي ليعطيها لباقي الدول الأفريقية. لكن بعض الدول، مثل جنوب السودان، قالت إنها لم تكن على علم بموعد انتهاء الصلاحية. وقالت نيجيريا إنها لم تتمكن من استخدام كل الجرعات قبل انتهاء صلاحيتها. لذا، أعيد توزيع بعض الجرعات للجارتين توغو وغانا. حتى أن بعضها أُرسل إلى جمايكا. وتقول منظمة الصحة العالمية إن توغو وغامبيا هما الدولتان الوحيدتان اللتان أكدتا استخدام كل الجرعات قبل انتهاء صلاحيتها. ولا تتوفر أي معلومات عما حدث في باقي الدول. في ظروف غامضة.. وفاة رئيس تنزانيا المنكر لوجود فيروس كورونا ما سبب التأخر في استخدام اللقاحات؟ وتقول فيونا أتوهيبوي، من منظمة الصحة العالمية في أفريقيا، إن العديد من الدول فشلت في الاستعداد لاستقبال اللقاحات. "وهذا هو أحد أسباب بطء عملية التلقيح في هذه الدول". كما واجهت دول أخرى تحديات مالية. ويقول رئيس المراكز الأفريقية للسيطرة على الأمراض، جون نكينغاسونغ، إن الدول بحاجة للمزيد من الدعم لزيادة أعداد العاملين في القطاع الصحي، والحصول على إمدادات أخرى مثل معدات وتجهيزات الوقاية. وأضاف أنه على الدول التي لديها جرعات منتهية الصلاحية أو قاربت على الانتهاء أن تتواصل مع منظمة الصحة العالمية أو مراكز السيطرة على الامراض. "وتعرف القارة كيف تدير عمليات التلقيح، وطالما وفرت لقاحات لأمراض أخرى. لكن الأمر الهام هو وضع الأمر في نصابه الصحيح والإسراع في هذه العملية". وبالنسبة لجمهورية الكونغو الديمقراطية، لا تقتصر المشكلة على الخدمات الصحية الضعيفة، بل تشمل شبكة المواصلات المتردية التي تفاقم من صعوبة توصيل اللقاحات للمناطق النائية. وما زاد الأمور تعقيدا، هو أن الدولة أوقفت استخدام لقاح أوكسفورد-أسترازينيكا في منتصف مارس/آذار بسبب مخاوف بشأن سلامته، وأعادت العمل بحملة التلقيح لاحقا في 19 أبريل/نيسان، أي بعد أكثر من شهر. ماذا عن التردد في أخذ اللقاحات؟ يلقي بعض الخبراء والساسة باللوم على المخاوف بشأن سلامة وكفاءة اللقاح بشكل عام، وأنه السبب في بطء عملية التلقيح في الكثير من الدول الأفريقية، لكن من الصعب قياس هذا التأثير. ويقول وزير الصحة في سيراليون، أوستن ديمبي، لـ بي بي سي إن "إقناع الناس استغرق بعض الوقت". "لذا فالأمر لا يتعلق فقط بالتردد في تلقي هذا اللقاح، بل علينا التعامل مع المشككين بجدوى اللقاحات أولاً". غانا من الدول القليلة في أفريقيا التي استخدمت كل جرعات اللقاح المتاحة لديها ويقول عالم الفيروسات في ملاوي، غاما بانداوي، إن عدم الثقة في اللقاح كان له دور كبير في الحد من قدرة البلاد على استخدام كل كميات اللقاح التي تلقتها. كما أن قرار جنوب أفريقيا بشأن وقف استخدام لقاح أوكسفورد-أسترازينيكا وسط مخاوف بشأن حالات تجلط الدم عزز هذه الشكوك. وأضاف: "فعلت الحكومة ما في وسعها، لكن ربما لم يستقبل العامة هذه المعلومات كما كان متوقعا". بريطانيا تتجه لخفض المساعدات المالية إلى سوريا ودول أفريقية بسبب كورونا وكشفت دراسة جرت بتكليف من المركز الأفريقي للسيطرة على الأمراض حول التصورات العامة عن اللقاح في 15 دولة أن عدداً كبيراً من الناس لديهم مخاوف بشأن سلامة اللقاح. وقال حوالي 20 في المئة من المشاركين إنهم لن يأخذوا اللقاح، لكن النسبة اختلفت من بلد إلى آخر، ما بين أقل من عشرة في المئة في إثيوبيا والنيجر وتونس، إلى 41 في المئة في الكونغو.
https://www.bbc.com/amharic/news-53446341
https://www.bbc.com/arabic/world-53460774
አምባሳደር አንድሬ ኬሊን " በዚህ ክስ ፈፅሞውኑ አላምንም ፤ ምንም ትርጉም የሚሰጥ ነገርም የለውም" ሲሉ ለቢቢሲ ተናግረዋል። የዩናይትድ ኪንግደም የደህንነት ተቋም የሩሲያ የመረጃ ሰርሳሪዎች የሩሲያ የደህንነት አገልግሎት ተቋም አካል በመምሰል የኮሮናቫይረስ ክትባት ለመስራት እየጣሩ ያሉ ተቋማትን ኢላማ ማድረጋቸውን ያስታወቀው ሐሙስ ዕለት ነበር። የዩናይትድ ኪንግደም ብሔራዊ የመረጃ መረብ ደኅንነት ማዕከል፤ መረጃ መንታፊዎቹ ከሞላ ጎደል "የሩሲያ የደኅንነት አገልግሎት አካል" እንደሆኑ በመምሰል እየተንቀሳቀሱ መሆናቸውን ጠቁሞ ነበር። "በዚህ ዓመት ኤፒቲ29 የተባለው የመረጃ መንታፊ ቡድን በካናዳ፣ በአሜሪካ እና በዩናይትድ ኪንግደም በኮቪድ -19 ክትባት ላይ የሚሰሩ በርካታ ድርጅቶችን ኢላማ ያደረገ ሲሆን፤ ከምርምሩ ጋር የተያያዙ መረጃዎችን የአዕምሯዊ ንብረቶችን ለመስረቅ የታሰበ ሊሆን ይችላል" ሲል የገለፀ ሲሆን የዩናይትድ ኪንግደም የመረጃ መረብ ደህንነት ተቋም መረጃ መንታፊዎች 95 በመቶ የሩሲያ የደህንነት ተቋም አካል ይመስሉ እንደነበር ጠቅሷል። ይህንን እንዲያረጋግጡ የተጠየቁት አምባሳደሩ በቀጥታ ምላሽ ባይሰጡም " መንታፊዎቹ መኖራቸውንም የሰማሁት ከእንግሊዝ መገናኛ ብዙኃን ነው"ብለዋል "ይህ ግን ክትባት እየተሰራ እንደሆነ ለማወቅ ጠቃሚ ነው" ያሉት አምባሳደሩ፤ የሩሲያ የመድሃኒት አምራች ኩባንያ አር-ፋርም፤ በኦክስፎርድ ዩኒቨርሲቲ የተሰራውን የኮሮናቫይረስ ክትባትን ለመስራት ከአስትራዜኔካ ጋር መተባበሩን አስታውቀዋል። ከዚህም ባሻገር ሩሲያ በዩናይትድ ኪንግደም ፖለቲካ ጣልቃ ገብታለች በሚል የቀረበውን ክስም አምባሳደር ኬሊ አጣጥለውታል። በዚህ ሳምንት መጀመሪያ ላይ የዩናይትድ ኪንግደም የውጭ ጉዳይ ኃላፊው ዶሚኒክ ራብ፤ ሩሲያ ባለፈው ዓመት በተካሄደው የአገሪቷ ምርጫ ጣልቃ ለመግባት ፍላጎት እንደነበራት ሕጋዊ ባልሆነ መንገድ የተገኘ መረጃ እንዳሳየ ተናግረዋል። በበይነ መረብ ላይ የተገኘው ይህ መረጃ በምርጫ ዘመቻ ወቅት ሌበር ፓርቲ ሲጠቀምበት የነበረና የዩናይትድ ኪንግደምንና የአሜሪካን የንግድ ውይይቶች ዝርዝር የያዘ ነው ብለዋል። ይህንን በሚመለከት የተጠየቁት አምባሳደሩም፤ "በዚህ ጉዳይ ላይ ጣልቃ ገብነትን የሚያሳይ ምንም ነጥብ አላየሁም" ሲሉ መልሰዋል። "በምንም መልኩ ጣልቃ አልገባንም፤ ጣልቃ መግባታችንን የሚያመለክትም አንድም ነጥብ አላየንም፤ ምክንያቱም እኛ ወግ አጥባቂው ሌበር ፓርቲ የአገሪቷ መሪ ቢሆንም፤ አሁን ካለው በተሻለ ጥሩ ግንኙነት ለመፍጠር እንሞክራለን" ብለዋል። አምባሳደር ኬሊን አክለውም የሩሲያ ባለሥልጣናት በአገሪቷ በቅርቡ የተካሄደውን የሕገ መንግሥት ሕዝበ ውሳኔ እያጠኑ መሆናቸውን በመግለፅ፤ በርካታ የመረጃ መረብ ጥቃቶች መነሻቸው ከዩናይትድ ኪንግደም ግዛት እንደሆነ ደርሰውበታል ብለዋል። ከሁለት ሳምንታት በፊት ሩሲያ የተመሳሳይ ፆታን የሚከለክለውንና ፕሬዚደንት ቭላድሚር ፑቲን ለቀጣዮቹ 16 ዓመታት በሥልጣን ላይ እንዲቆዩ የሚያስችለው ሰፋፊ የሕገ መንግሥት ማሻሻያ ላይ ድምፅ መስጠቷ ይታወሳል። ነገር ግን ሩሲያ በመረጃ መረብ ጥቃት ላይ በመሳተፏ እንደ አገር ዩናይትድ ኪንግደምን አልከሰሰችም ነበር ብለዋል። በጉዳዩ ላይ ዝርዝር ማብራሪያ ግን አልሰጡም።
السفير الروسي في بريطانيا رفض اتهامات لموسكو بالسعي للتدخل في الساحة السياسية البريطانية وقال السفير أندري كلين في مقابلة مع بي بي سي إنه لا يصدق القصة على الإطلاق وإنه "لا معنى لها". وأعلنت أجهزة الأمن البريطانية يوم الخميس أن قراصنة إلكترونيين استهدفوا جهات تعمل على تطوير لقاح، وقالت إنهم يعملون لصالح المخابرات الروسية بشكل شبه مؤكد. ورفض السفير كلين أيضا مزاعم حول تدخل روسيا في الساحة السياسية البريطانية. وقال إن بلاده تسعى لعلاقات أفضل مع المملكة المتحدة سواء فاز المحافظون أم حزب العمال. وأشار وزير الخارجية البريطاني دومينيك راب، في وقت سابق هذا الأسبوع، إلى تدخل روسي في انتخابات 2019، بواسطة وثائق حصلت عليها روسيا بطريقة غير شرعية. مواضيع قد تهمك نهاية ونشرت هذه الوثائق على الانترنت واستخدمها حزب العمال في حملته الانتخابية. وهي تتضمن تفاصيل محادثات تجارية بين الولايات المتحدة وبريطانيا. واتهمت هيئات أمنية أمريكية وكندية وبريطانية، يوم الخميس، مجموعة من القراصنة تدعى "آي بي تي 29"، باستهداف جهات عدّة تشارك في تطوير لقاح ضد "كوفيد 19"، وقالت إن المجموعة سعت على الأرجح لسرقة معلومات. وقال معهد الأمن الإلكتروني الوطني في المملكة المتحدة إنه متأكد بنسبة تفوق 95 في المئة، أن المجموعة ترتبط بالمخابرات الروسية. ولم يجب السفير الروسي مباشرة على سؤال حول صحة المعلومات الواردة عن المجموعة، وقال "علمت بوجودهم من الإعلام البريطاني". ورفض الكلام عن المنفعة التي ستحققها روسيا إن حصلت على معلومات بشأن لقاحات قيد التطوير. وقال إن شركة أر-فارم الروسية لصناعة الأدوية دخلت في شراكة مع شركة أسترازينيكا (البريطانية - السويدية) لصناعة لقاح طُوّر في جامعة أوكسفورد، شريطة أن تثبت فعاليته. وقال كلين خلال المقابلة إن المسؤولين المعنيين بالاستفتاء الدستوري الأخير في روسيا اكتشفوا عدة هجمات قرصنة مصدرها الأراضي البريطانية. وشدّد على أن روسيا لا تتهم بريطانيا كدولة بالتورط في الهجمات الإلكترونية، ولم يعط مزيداً من التفاصيل حول طبيعة هذه الهجمات.
https://www.bbc.com/amharic/news-54157746
https://www.bbc.com/arabic/worldnews/2016/07/160719_trump_official_candidate_president
ትናንት የሰደድ እሳት የበላውን ምዕራቡን የአሜሪካ ክፍል ለመጎብኘት ካሊፎርኒያ ነበሩ፡፡ የካሊፎርኒያ ሰደድ እሳት ሰፊውን የካሊፎርኒያ ግዛትን ብቻ ሳይሆን ኦሪጋንና ዋሺንግተን ግዛቶችን ጭምር ያካለለ በታሪክ ሰፊ ቦታን ከሸፈኑ ሰደድ እሳቶች አንዱ ነው፡፡ እሳቱ የበላው ጫካ ምን ያህል ይሰፋል ቢባል ከሎንዶን ወይም ከኒውዮርክ ከተሞች በእጅጉ የላቀ ነው፡፡ ሁለቱ ከተሞች ቢደመሩም ሰደድ እሳቱ ካካለለው ቦታ ያንሳሉ፡፡ ወይም ደግሞ 10 ኒውዮርክ ከተማዎችን ያክላል በመጠን፡፡ ወይም በሌላ አነጋገር በየ 24 ሰዓቱ ዋሺንግተን ዲሲን የሚያህል መሬት በእሳት ይበላል፡፡ በሌላ አሐዛዊ አነጋገር ሰደድ እሳቱ ያወደመው ቦታ ስፋት ከ2 ሚሊዮን ሄክታር በላይ ሆኗል፡፡ በእሳት አደጋው እስከ አሁን 35 ሰዎች ሞተዋል፡፡ የዚህ ሰደድ እሳት ዋንኛ ምክንያት አየር ንብረት ለውጥ እንደሆነ ሳይንስ ቢናገርም ትራምፕ በሳይንስ ተሳልቀዋል፡፡ ከካሊፎርኒያ ግዛት አስተዳዳሪዎች ጋር የተገናኙት ዶናልድ ትራምፕ ‹‹አይዟችሁ እሳቱ በራሱ ጊዜ ይጠፋል› ብለዋቸዋል፡፡ እሳቱ ከነሐሴ ወር መጀመርያ የጀመረ ዛሬም ድረስ አልጠፋም፡፡ የአየር ንብረት ለውጥ ብሎ ነገር የለም የሚሉት ዶናልድ ትራምፕ ለሰደድ እሳቱ ዋናው ምክንያት የጫካ አስተዳደር ድክመት ስለሆነ እሱን ማጠናከር ነው ብለዋል፡፡ ዶናልድ ትራምፕ ዌስት ኮስትን ከጎበኙ በኋላ ከአካባቢው ኃላፊዎች ጋር በነበራቸው ውይይት አንድ ኃላፊ ሳይንስና የአየር ንብረት ለውጥ እስከነ አካቴው ገሸሽ መደረግ እንደሌለባቸው ሲያነሱ ዶናልድ ትራምፕ ሰውየውን አቋርጠው ‹‹ሳይንስ ምን ያውቃል? ሳይንስ ምንም የሚያውቅልህ ነገር የለም›› ብለዋቸዋል፡፡ ዶናልድ ትራምፕ አሜሪካ ከፓሪሱ የአየር ንብረት ለውጥ ስምምነት እንድትወጣ ያደረጉ መሪ ናቸው፡፡ ከዚህ ስብሰባ በኋላ አንድ ጋዜጠኛ ዶናልድ ትራምፕን ‹‹ለመሆኑ የሰደድ እሳት መልሶ መላልሶ የሚያጠቃን ጉዳይ ከአየር ንብረት ለውጥ ጋር የተያያዘ ይሆን ወይ ሲል ጠይቋቸው ነበር፡፡ ‹‹አይደለም፤ ዋናው የጫካዎችን አስተዳደር ማስተካከል ነው›› ብለውታል፡፡
ترامب أعرب عن ثقته في الفوز بالانتخابات الرئاسية المقررة في نوفمبر/تشرين الثاني المقبل وحصل ترامب على تأييد غالبية المندوبين من الولايات والأقاليم في التصويت الذي تم خلال المجمع الانتخابي للحزب الجمهوري في كليفلاند. وانتخب مايك بنس، حاكم ولاية انديانا، مرشحا عن الحزب لمنصب نائب الرئيس. وفي رسالة عبر الفيديو، قال ترامب إنه يشعر بالفخر لحصوله على ترشيح الحزب الجمهوري موضحا أنه سيحدث "تغييرا حقيقيا في واشنطن"، داعيا في الوقت ذاته الجمهوريين إلى النضال حتى النهاية. وأعرب ترامب عن ثقته في الفوز بالانتخابات الرئاسية في نوفمبر / تشرين الثاني. مواضيع قد تهمك نهاية وقال: "سنفوز بالرئاسة، وسنحقق التغيير الحقيقي ونعيد القيادة إلى واشنطن. سنفوز في نوفمبر/تشرين الثاني". وأضاف "هذه حركة، ويجب علينا أن نناضل حتى النهاية. إنني أشعر بفخر كبير بأن أكون مرشحكم (لمنصب) الرئيس". كريس كريستي حاكم ولاية نيوجيرسي عقد محاكمة صورية لهيلاري كلينتون وقال ترامب "ما فعلنا هو حصولنا على ترشيح الحزب، ولن أنسى ذلك مطلقا. بتصويتكم اليوم تكون هذه المرحلة من العملية الرئاسية قد انتهت. لقد حققنا معا نتائج تاريخية". وركز المتحدثون في هذه المجمع الانتخابي للحزب بشكل خاص على مهاجمة هيلاري كلينتون، المرشحة المحتملة للحزب الديمقراطي هيلاري كلينتون. وعقد حاكم ولاية نيو جيرسي كريس كريستي وهو مدع سابق محاكمة صورية لكلينتون وسط هتاف الحشود "عليك أن تسجنها". وانتقد كريستي وآخرون استخدام كلينتون لبريدها الشخصي بينما كانت تشغل منصب وزيرة الخارجية. وكان مدير مكتب التحقيقات الفيدرالي جيمس كومي قال في وقت سابق إن كلينتون كانت مهملة في طريقة تعاملها مع المعلومات الحساسة، ولكن لا يوجد اي مبرر لتوجيه تهم جنائية اليها لأنه لا توجد أي ادلة على انها كانت تتعمد مخالفة القانون. لكن كريستي والحشود رفضوا ذلك، وردد كريستي بصوت عال "مذنبة". وقال حاكم ولاية نيوجيرسي إن كلينتون لديها "تقييم أناني ومفزع" وهي المسؤولة عن العديد من مشاكل السياسة الخارجية في ليبيا وسوريا وأماكن أخرى. وظهر ابن وابنة دونالد ترامب خلال اجتماع المجمع الانتخابي وهما دونالد جونيور تيفاني. دونالد ترامب الابن هاجم هيلاري كلينتون أيضا قائلا إنها تمثل مخاطرة لا يمكن للولايات المتحدة أن تتحملها وقال الابن وهو يعلن نتيجة فوز دونالد ترامب الأب: "أقدم التهاني لك يا أبي، إننا نحبك". ووصف الابن والده بأنه أفضل صديق له وقدوته، وإلى أي مدى يتمتع بعزيمة قوية لتحقيق الإنجازات. وقال: "حينما يخبره الناس بأن أمرا ما لا يمكن أن يتحقق، فإن هذا يضمن بأنه سينجزه." وهاجم الابن هيلاري كلينتون أيضا قائلا إنها تمثل مخاطرة لا يمكن للولايات المتحدة أن تأخذها، وأنه "إذا انتخبت (رئيسة)، فإنها ستكون أول رئيسة لا يمكنها تجاوز فحص تاريخ الشخصية"؟ تيفاني ترامب قالت إن والدها كان يشجعها دائما على العمل الجاد وكان محفزا للآخرين وتحدثت ابنة ترامب الصغرى أيضا تيفاني ترامب، وهي ابنة عارضة الأزياء السابقة والراقصة مارلا ميبلز، في مؤتمر الحزب الجمهوري الذي أعلن فيه عن ترشيح والدها لانتخابات الرئاسة. وسردت تيفاني بعض التجارب الشخصية مع والدها، وقالت إنه "ولد محفزا لآخرين" وكان يشجعها دائما على العمل الجاد.
https://www.bbc.com/amharic/news-52081141
https://www.bbc.com/arabic/world-54772466
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ቅዳሜ በቪዲዮ አማካይነት ስለበሽታው የተደረገ ስብሰባን ሲመሩ በኮቪድ-19 መያዛቸው ከተረጋገጠ በኋላ እራሳቸውን ለይተው የሚገኙት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፤ አስፈላጊ ከሆነ ጥብቅ የሆኑ ክልከላዎች ተግባራዊ እንደሚሆኑም ገልጸዋል። የአገሪቱ ዜጎች ከቤታቸው ውጪ በሚንቀሳቀሱበት ጊዜ ሊከተሏቸው የሚገቡ ደንቦችና የጤና መረጃዎችን ያየዙ በራሪ ወረቀቶች እንዲሰጧቸው ተነግሯል። ይህም የሚደረገው መንግሥት ዜጎች ማድረግ ስለሚገቧቸው ነገሮች ግልጽ የሆነ መምሪያ አልሰጠም በሚል ከተተቸ በኋላ ነው። ለ30 ሚሊዮን ቤተሰቦች እየተሰራጨ ያለውና 5.8 ሚሊዮን ፓዉንድ ወጪ ወጥቶበታል በተባለው የጠቅላይ ሚኒስትሩ ደብዳቤ ላይ "ከመጀመሪያው ትክክለኛውን እርምጃ በትክክለኛው ሰዓት ለመውሰድ ሞክረናል። "ከሳይንስና ከህክምናው ዘርፍ የሚሰጡ ምክሮች ከዚህም በላይ የምንወሰድው እርምጃ እንዳለ ካመለከቱ ከማድረግ ወደ ኋላ አንልም" ብለዋል ጠቅላይ ሚኒስትር ጆንሰን በደብዳቤያቸው ላይ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ አክለውም "ግልጽ ላደርግላችሁ የምፈልገው ነገር፤ ከበሽታው ጋር በተያያዘ ያለው ሁኔታ ከመሻሻሉ በፊት የከፉ ሁኔታዎች ሊያጋጥሙ እንደሚችሉ እናውቃለን" ብለዋል በደብዳቤያቸው። "ነገር ግን ዝግጅቶችን እያደረግን ሲሆን፤ ሁላችንም የተሰጠንን መመሪያ መከተል ከቻልን በበሽታው የሚሞቱት ሰዎች ቁጥር ጥቂት ይሆናል። በቅርቡም ህይወት ወደ መደበኛ መስመሯ ትመለሳለች።" ባለሙያዎች እንደሚሰጉት ከሆነ አሁን እየተወሰዱ ያሉት የእንቅስቃሴ እገዳ እርምጃዎችና አካላዊ እርቀትን የመጠበቅ ምክሮች ተግባራዊ ሆነው ውጤታቸው እስኪታይ ድረስ በሚኖሩት ሁለትና ሦስት ሳምንታት ውስጥ በኮሮናቫይረስ ምክንያት የሚሞቱት ሰዎች ቁጥር መጨመሩ አይቀርም። በታላቋ ብሪታኒያ ውስጥ በኮሮናቫይረስ ምክንያት ህይወታቸው ያለፈ ሰዎች ቁጥር 1,019 የደረሰ ሲሆን ትናንት ብቻ 260 ሰዎች ሞተዋል። በአሁኑ ጊዜ በአገሪቱ ውስጥ 17,089 በበሽታው መያዛቸው የተረጋገጠ ሰዎች ይገኛሉ።
وقال جونسون لأعضاء البرلمان أنه "لا يوجد بديل" سوى فرض الإغلاق الوطني في إنجلترا. وتناول في كلمته الإجراءات المخطط لها استعدادا لتصويت في مجلس العموم عليها يوم الأربعاء. واتهم زعيم حزب العمال رئيس الوزراء بـ"الفشل الذريع للقيادة" فيما يتعلق بالتعامل مع الوباء. وانتقد كير ستارمر "تقاعس" الحكومة، وقال إن ذلك يعني أن "الإغلاق سيكون أصعب وأطول وأكثر ضرراً مما يجب أن يكون". مواضيع قد تهمك نهاية وأكد أن حزبه سيدعم الحكومة في تصويت الأربعاء، لكنه دعا إلى استخدام فترة الأربعة أسابيع "لإصلاح المسار المعطل ونظام التتبع وإعطاء الصلاحيات اللازمة للسلطات المحلية". وأعلن رئيس الوزراء السبت إغلاق الحانات والمطاعم والصالات الرياضية والمتاجر غير الضرورية ودور العبادة بدءا من يوم الخميس. وفي معرض تحديد الإجراءات والدعم الإضافي للشركات والوظائف، أخبر جونسون أعضاء البرلمان أنه بالإضافة إلى تمديد خطة الدعم المادي للأعمال المضطرة للإغلاق، ستضاعف الحكومة دعمها من 40٪ إلى 80٪ من أرباح التداول لأصحاب الأعمال الحرة اعتبارًا من الشهر المقبل. وفي بيان مجلس العموم، قال جونسون إنه "لا بديل" سوى فرض قيود وطنية في ضوء أحدث بيانات فيروس كورونا. وقال: "في مواجهة هذه الأرقام الأخيرة، لا بديل سوى اتخاذ مزيد من الإجراءات على المستوى الوطني". وسجلت بريطانيا يوم الاثنين 18950 حالة إصابة مؤكدة جديدة بفيروس كورونا و136 وفاة جديدة مرتبطة بالإصابة بفيروس كورونا. وأصر على أنه "من الصواب تجربة كل خيار ممكن" قبل فرض الإغلاق على مستوى البلاد، ورفض الانتقادات القائلة إن المملكة المتحدة كانت أبطأ في التصرف مقارنة بالدول الأخرى في أوروبا. "تهديد وجودي" وحذر رئيس الوزراء من "الكارثة الطبية والأخلاقية" التي تواجهها الأمة إذا سُمح للخدمات الصحية الوطنية (هيئة الرعاية الصحية الحكومية) "بالارتباك". هكذا بدأت المطاعم والبارات في لندن في مرحلة تخفيف القيود وقال: "قد يضطر الأطباء والممرضات إلى اختيار المرضى الذين يعالجون، ومن سيعيش ومن سيترك لمواجهة الموت" ، مما يشكل ما أسماه "تهديدًا وجوديًا" للخدمات الصحية. وقال جونسون "إذا فشلنا في السيطرة على فيروس كورونا، فإن العبء الكبير لأعداد مرضى كوفيد هو الذي سيحرم الآخرين من الرعاية التي يحتاجون إليها. علاج السرطان وجراحة القلب والإجراءات الأخرى المنقذة للحياة، كل هذا يمكن أن يتعرض للخطر إذا لم نسيطر على الفيروس". ويواجه جونسون انتقادات واحتجاجات من العديد من كبار نواب حزب المحافظين عندما يصوتون على الإجراءات يوم الأربعاء. وقال إن الإغلاق سينتهي في 2 ديسمبر/كانون الأول وسيتم منح النواب تصويتًا على ما يجب أن يحل محل لوائح الإغلاق الجديدة عندما تنتهي في الساعة 00:01 بتوقيت غرينتش في 2 ديسمبر/كانون الأول. وقال وزير الدولة مايكل غوف الأحد إن الإغلاق قد يتم تمديده إذا استغرق الأمر وقتًا أطول لخفض معدل انتقال الفيروس. وقال جونسون إنه متفائل بأن التقدم التكنولوجي سيساعد في "هزيمة هذا الفيروس بحلول الربيع". وقال إن الحكومة كانت تخطط "لزيادة كبير في توفير وإتاحة اختبارات فحص كوفيد 19" مع استعداد الجيش للمساعدة في توزيعها. وأشاد جونسون بالتطورات الطبية بما في ذلك اختبارات كوفيد 19"الفورية تقريبًا" وقال إن هناك "احتمالًا حقيقيًا" لتصنيع لقاح بحلول الربع الأول من العام المقبل. وأضاف "أعتقد أن هذه التطورات التقنية مجتمعة ستمكننا من هزيمة الفيروس بحلول الربيع كما هزمت البشرية كل الأمراض المعدية الأخرى ولست أنا الشخص الوحيد المتفائل بذلك". ورداً على بيان رئيس الوزراء، قال ستارمر إن جونسون ووزير الخزانة، ريشي سوناك، "أخفقا في تعلم" الدروس من الموجة الأولى من الوباء. وقال لأعضاء البرلمان "الدرس الأساسي من الموجة الأولى من هذا الفيروس هو أنه إذا لم تتصرف مبكرًا وبشكل حاسم، فستكون التكلفة أسوأ بكثير، وسيفقد المزيد من الناس وظائفهم، وسيضطر المزيد من الشركات إلى الإغلاق وبشكل مأساوي". ما هي القيود الجديدة؟ سيطلب من الناس البقاء في المنازل وعدم الخروج منها إلا لأسباب محددة.
https://www.bbc.com/amharic/44439786
https://www.bbc.com/arabic/world-38803181
ልዑሉ የነበራቸው ሚና በባሕር ኃይል ውስጥ በመሪነት ቦታ ላይ ለቆየ እንዲሁም በተለያዩ ጉዳዮች ሠፊ ዕውቀትን ላዳበረ ሰው ቀርቶ ለሌላ ለማንም ሰው እጅግ አስቸጋሪ ነበር። ነገር ግን የነበራቸው ጠንካራ ባህሪይ የተጣለባቸውን ኃላፊነት በውጤታማነት እንዲወጡት ያስቻላቸው ከመሆኑም በላይ ለባለቤታቸው የንግሥትነት ሚና ከሙሉ ልባቸው ድጋፍ አድርገውላቸዋል። የእንስት ዘውዳዊ ባለማዕረግ ወንድ አጋር እንደመሆናቸው፤ ልዑል ፊሊፕ ምንም ዓይነት ሕገ መንግሥታዊ የሥልጣን ሚና አልነበራቸውም። ነገር ግን ማንም ከእርሳቸው የበለጠ ለዘውዳዊው አስተዳደር ቅርብና ለንግሥቲቷ አስፈላጊም አልነበረም። ፊሊፕ በእናቱ ልዕልት አሊስ እቅፍ ውስጥ ቀዳሚ ዓመታት የግሪኩ ልዑል ፊሊፕ የተወለዱት እ.ኤ.አ ሰኔ 10 ቀን 1921 በኮርፉ ደሴት ነው። የልደት የምስክር ወረቀታቸው ላይ የሰፈረው ቀን ግን ግንቦት 28/1921 የሚል ነው። ለዚህም ምክንያቱ በወቅቱ ግሪክ የጎርጎሪዮሳዊያን የቀን አቆጣጠር ቀመር ትከተል ስላልነበረ ነው። አባታቸው የግሪኩ ልዑል አንድሪው ሲሆኑ እርሳቸውም የሄሌናው ንጉሥ ጆርጅ ቀዳማዊ ትንሽ ልጅ ነበሩ። እናታቸው የባተንበርጓ ልዕልት አሊስ ደግሞ የባተንብርጉ ልዑል ልዊስ የበኩር ልጅ እንዲሁም የበርማው ኧርል ሞንትባተን እህት ነበሩ። በ1922 መፈንቅለ-መንግሥት ከተካሄደ በኋላ አባታቸው በአብዮታዊው ፍርድ ቤት ከግሪክ ተባርረዋል። ሁለተኛ የአክስት ልጃቸው በነበሩት ንጉሥ ጆርጅ አምስተኛ የተላከ የብሪታንያ የጦር መርከብ ከነቤተሰባቸው ወደ ፈረንሳይ ወስዷቸዋል። ልዑሉም ቀለም መቁጠር የጀመሩት በፈረንሳይ ቢሆንም ተቀዳሚ ትምህርታቸውን የተከታተሉት የሰባት ዓመት ልጅ ሳሉ ከዘመዶቻቸው ጋር ለመኖር በመጡበት እንግሊዝ ነው። በዚህ ጊዜ እናታቸው ስኪዞፍሬኒያ በሚባለው ከባድ የአዕምሮ ህመም ተጠቅተው የአዕምሮ ህሙማን ማቆያ ውስጥ ገብተው ነበር። ወጣቱ ልዑል ከእናታቸው ጋር የነበራቸው ግንኙነትም ውስን ነበር። ፊሊፕ (የተቀመጠው) በጎርደንስታውን በአማተር ተዋናይነት ወታደራዊ ስልጠና ልዑል ፊሊፕ በወታደራዊው ዘርፍ ለመሳተፍ ወሰኑ። ዘውዳዊውን የአየር ኃይል ለመቀላቀል ፈልገው የነበረ ቢሆንም የእናታቸው ቤተሰብ የባሕር ላይ ታሪክ ስለነበራቸው፤ በእንግሊዝ ደቡባዊ ዳርቻ ባለችው ዳርትሞዝ በሚገኘው በብሪታንያ ዘውዳዊ የባሕር ኃይል ኮሌጅ ውስጥ እጩ መኮነን ሆነው ተመዘገቡ። እዚያ በነበሩበት ጊዜ ንጉሥ ጆርጅ ስድስተኛ ኮሌጁን በሚጎበኙበት ወቅት ሁለቱን ወጣት ልዕልቶች ኤልሳቤጥን እና ማርጋሬትን እንዲያጅቡ ተወክለው ነበር። ይህ መገናኘትም በ13 ዓመቷ ልዕልት ኤልሳቤጥ ልቦና ውስጥ የጠለቀ ስሜትን ፈጠረ። ፊሊፕ ወዲያውኑ ከፍተኛ አቅም እንዳላቸው ማስመስከር ቻሉ፤ በ1940 ትምህርታቸውን ከክፍላቸው ቀዳሚ ሆነው ያጠናቀቁ ሲሆን፤ የመጀመሪያ ወታደራዊ ተሳትፏቸውንም በህንድ ውቅያኖስ አደረጉ። በ1942 በዘውዳዊው የባሕር ኃይል ውስጥ ካሉት ወጣት መኮንኖች መካከል አንዱ የነበሩ ሲሆን፤ ኤችኤምኤስ ዋላስ በምትሰኘው የጦር መርከብ ላይ ያገለግሉ ነበር። ፊሊፕ በባሕር ኃይል ውስጥ አገልግለዋል መታጨት በዚህ ሁሉ ጊዜ እርሳቸው እና ወጣቷ ልዕልት ኤልሳቤጥ ደብዳቤ ይለዋወጡ ነበር። በበርካታ አጋጣሚዎችም ከዘውዳዊው ቤተሰብ ጋር ጊዜ እንዲያሳልፉ ይጋበዙም ነበር። ግንኙነታቸው በሰላሙ ጊዜ ይበልጡን ተጠናክሮ በ1946 የበጋ ወራት ልዑሉ ልጃቸውን ለጋብቻ ይሰጧቸው ዘንድ ለንጉሡ ጥያቄ አቅርበዋል። ይሁንና መተጫጨታቸው ይፋ ከመሆኑ አስቀድሞ ልዑሉ አዲስ ዜግነት እና የቤተሰብ ስም አስፈልጓቸዋል። የግሪክ ማዕረጋቸውን ትተው የብሪታንያ ዜግነትን ሲቀበሉ የእናታቸውን የአንግሊካን ልማድን የሚከተለውን ሞንትባተን የተሰኘ ስም ወስደዋል። ጋብቻው በዌስትሚኒስቴር አቤ በ1947 ተከናውኗል። ልዕልት ኤልሳቤጥ እና ፊሊፕ ሞንትባተን ጋብቻ ፈፀሙ የተቋረጠው የሥራ መስመር መስፍኑ ወደ ባሕር ኃይል ሥራቸው ተመልሰው ቢያንስ ለተወሰነ ጊዜ ያህል ጥንዶቹ እንደማንኛውም የወታደር ቤተሰብ ወደሚኖሩበት ማልታ አቀኑ። ልጃቸው ልዑል ቻርለስ በ1948 ባኪንግሃም ቤተ-መንግሥት ውስጥ ሲወለዱ ልዕልት አን ደግም በ1950 ወደዚህች ዓለም መጥተዋል። በ1950 ልዑሉ የማንኛውንም የባሕር ኃይል አባል ህልም አሳክተው ኤችኤምኤስ ማግፓይ የተባለችው የጦር መርከብ አዛዥ ሆነዋል። በ1951 ዘውዳዊውን የባሕር ኃይል ለቀቁ፤ ወደ መደበኛው የባህር ኃይል ሥራም አልተመለሱም። የሥራ አጋሮቻቸው እንደሚሉት በሥራቸው ብቃት ብቻ የባሕር ኃይል የበላይ አዛዥ (ፈርስት ሲ ሎርድ) መሆን ይቻላቸው ነበር። ኤልሳቤጥ ንግሥናውን ሲረከቡ ታማኝነታቸውን ከገለፁት መካከል ፊሊፕ ቀዳሚው ነበሩ የማዘመን ውጥኖች በ1952 ጥንዶቹ በመጀመሪያ በንጉሡ እና በንግሥቲቱ ታቅዶ የተከናወነውን የጋራ ብልፅግና (ኮመንዌልዝ) አገራት ጉብኝትን አደረጉ። በወርሃ የካቲት ኬንያ ውስጥ ባለ የመዝናኛ ስፍራ እንዳሉ ነበር ንጉሡ የመሞታቸው ወሬ የተሰማው። በዚህ ጊዜም ለሚስታቸው ንግሥት የመሆናቸው ዜና የማድረሱ ኃላፊነት በልዑሉ ላይ ወደቀ። በዓለ ሲመቱ ሲቃረብ በሁሉም ጉዳዮች ከንግሥቲቷ ቀጥሎ ልዑል ፊሊፕ ስልጣን እንደሚኖራቸው የሚያስረግጥ ዘውዳዊ ድንጋጌ ታወጀ። እንዲያም ቢሆን ግን ምንም ዓይነት ሕገ-መንግሥታዊ ስልጣን አልነበራቸውም። ፊሊፕ ንግሥቲቱን አጅበው መራር ቅሬታ ፊሊፕ የተነቃቃ ማኅበራዊ ሕይወት የነበራቸው ሲሆን በተደጋጋሚ ከአሽብራቂ ባልንጀሮች ጋር ፎቶ ይነሱ ነበር። የእርሳቸውን የቤተሰብ ስም ሳይሆን ዊንድሰር የተባለውን የራሳቸውን ስም ይዞ ለመቀጠል ንግሥቲቱ መወሰናቸው ልዑሉ ላይ መራር ቅሬታን ፈጥሮ ነበር። "ስሙን ለልጆቹ ማውረስ የማይፈቀድለት በአገሪቱ ውስጥ ያለው ብቸኛው ወንድ እኔ ነኝ" ሲሉ ለወዳጆቻቸው ምሬታቸውን አሰምተው ነበር። የልዑል ቻርልስን የህይወት ታሪክ የፃፈው ጆናታን ዲምቢልቢ እንደሚለው፤ በወጣትነታቸው ጊዜ በሰዎች ከአባታቸው ፊት ባጋጠማቸው ነቀፌታ የተነሳ አምርረው አለቀሰዋል። በአባት እና በልጅ መካከል ያለው ግንኙነትም መቼም ቀላል አልነበረም። ፊሊፕ ንግሥቲቱን አጅበው "ሰናይ ምግባር" ልዑል ፊሊፕን ከሚያሳስቧቸው ጉዳዮች መካከል አንዱ የታዳጊ ልጆች እጣ ፈንታ ነበር። ይህም በ1956 እጅግ ስኬታማ የሆነው የኤደንብራ መስፍን ሽልማት ለመጀመሩ ምክንያት ሆኗል። በቀጣይ ዓመታትም የአካል ጉዳተኛ ለሆኑ እና ላልሆኑ ስድስት ሚሊዮን ያህል ከ15 እስክ 25 ዓመት ያሉ ወጣቶች የቡድን ሥራን፣ የፈጠራ ችሎታን እንዲሁም ተፈጥሮን ማክበርን ለማበረታታት በበርካታ ከቤት ውጪ እንቅስቃሴዎች ራሳቸውን እንዲፈትኑ አስችለዋል። ለዱር አራዊት እና ለአካባቢ ጥበቃ ጉዳዮችም በጋለ ስሜት ይሟገቱ ነበር። በኋላ ላይ የዓለም አቀፍ ፈንድ ለተፈጥሮ ተብሎ ስሙ ለተቀየረው ለዓለም አቀፉ የዱር እንስሳት ፈንድ በከፍተኛ ደረጃ ጉልበታቸውን ያፈሰሱ እና ተፅዕኖም ያሳረፉ ሲሆኑ፤ የመጀመሪያው ፕሬዚዳንት መሆናቸውም የሚያስገርም አልነበረም። ቃለ መጠይቅ ላደረገላቸው የቢቢሲ ጋዜጠኛ እንዲህ ብለው ነበር "እንደማስበው እኛ ሰዎች ህይወት እና ሞትን -መጥፋት እና መትረፍን - የማምጣት አቅም ካለን፤ በአንዳች ዓይነት ምግባረ ሰናይነት ልንተገብረው ይገባናል። ማጥፋት የሌለብንን ነገር እንዴት እናጠፋለን?" ቀጥተኛ ነገሮችን ፍርጥርጥ የማድረግ እና በቀጥታ የመናገር ዝንባሌያቸው አንዳንድ ጊዜ ልዑሉን ችግር ውስጥ ይጥላቸው ነበር። በዚህም በአንዳንዶች ዘንድ ክፉኛ ቢብጠልጠሉም፤ ሌሎች በራሳቸው የሚሽከረከሩ እና በፖለቲካዊ ትክክለኛነት ያልታሰሩ ሰው ናቸው ይላሉ። ኋለኛ ዘመን የዕድሜ መግፋት የህይወታቸውን ፍጥነት ሊቀንሰው አልቻለም። በህይወታቸው ሁሉ፤ ልዑል ፊሊፕ ለስፖርት ልዩ ፍቅር ነበራቸው። ዓለም አቀፉን የዱር እንስሳት ፈንድ በመደገፍ እና ንግሥቲቱን በውጭ አገር ጉዞ በማጀብ በስፋት መጓዛቸውንም ቀጥለዋል። ግላዊ የኃይማኖት ጉዞም በ1994 ወደ እየሩሳሌም አድርገው የእናታቸውን የመቃብር ስፍራ ጎብኝተዋል። እናታቸው በጥያቄያቸው መሰረት የተቀበሩት በእየሩሳሌም ነበር። በሁለተኛው የዓለም ጦርነት ጃፓን የተሸነፈችበት 50ኛ ዓመት ክብረ በዓል እ.ኤ.አ በ1995 በተከበረበት ወቅት ሌላ ስሜታዊ ዕለትን አሳልፈዋል። ጃፓን እጇን ስትሰጥ ልዑል ፊሊፕ በቶኪዮ ሰርጥ በብሪታንያ የጦር መርከብ ውስጥ ነበሩ። በክብረ በዓሉ ዕለትም በሩቅ ምሥራቁ ዘመቻ ተሳትፈው ከነበሩ የቀድሞ የጦር መኮንኖች ጋር በመሆን ከንግሥቲቱ ፊት የሰልፍ ትርኢት አሳይተዋል። ግትርነታቸው በኋለኛ ዘመናቸው በመጠኑ ረገብ ብሏል፤ ይህም የዌልሷ ልዕልት ዳያና ከሞቱ በኋላ ሕዝቡ አንዳንዴ ለዘውዳዊው ቤተሰብ አሉታዊ አስተያየትን ከማዳበሩ የመነጨ ነው። የዳያና የመጨረሻው የፍቅር አጋር አባት መሃመድ አል ፋይድ የልዕልቲቷ ሞት በሚመረመርበት ወቅት በልዑል ፊሊፕ ትዕዛዝ ነው የተገደለችው እስከ ማለት ደርሰዋል። ይህንን ውንጀላ ግን ልዑሉ ፍርጥም ብለው አጣጥለውታል። እአአ በ2007 ከልጃቸው ሚስት ጋር ቅራኔ ነበራቸው የሚለውን ውንጀላ ለማጣጣል በመስፍኑ እና በሟቿ ልዕልት መካከል የተደረጉ የደብዳቤ ልውውጦች ታትመዋል። ደብዳቤዎቹ እንደሚያሳዩት መስፍኑ ለዳያና ታላቅ ድጋፍን ሲያደርጉ ነበር። ይህ ሃቅም ልዕልቲቷ ይፅፉ በነበረበት ሞቅ ያለ ስሜት የበለጠ ይጠናከራል። ንግሥቲቱ ባለቤታቸውን የጥንካሬያቸው ምንጭ እንደሆኑ ይገልጿቸዋል "የማይረባ አቀራረብ" የኤደንብራው መስፍን ልዑል ፊሊፕ የሥራ ኃላፊነታቸው ሁልጊዜም ሁለተኛ ስፍራን እንዲይዙ ያስገደዳቸው ተፈጥሯዊ መሪ ነበሩ። ተጋፋጭ ባህርያቸውም የተቀመጡበት ቦታ ካለው ስሱነት ጋር ደጋግሞ የሚጋጭባቸው ሰውም ነበሩ። "የሠራሁት ባለኝ አቅም ሁሉ የላቀውን ነው" ሲሊ በአንድ ወቅት ለቢቢሲ ተናግረዋል። "ነገሮችን የማከናውንበተን መንገድ ሙሉ በሙሉ በድንገት መለወጠወ አልችልም፣ ፍላጎቶቼንና ለነገሮች ምልሽ የምሰጥበትን መንገድ መቀየር አልችልም። ይህም የእኔ ዘይቤ ነው።" ይህንንም የቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር ዴቪድ ካሜሩን በልዑሉ 90ኛ ዓመት የልደት በዓል ዋዜማ ላይ ባደረጉት ንግግር መስክረውላቸው። "ምንጊዜም ነገሮችን የሚከውኑት በቀለል ነገር ግን የራሳቸው በሆነ ልዩ መንገድ ነው። ለብሪታኒያ ሕዝብ ለማይማርክ የማይረባ አቀራረብን ቦታ የላቸውም" ብለው ነበር። ከሕዝባዊው እንቅስቃሴ መራቅ ለበርካታ አስርት ዓመታት ንግሥቲቱን ሲያግዙና በራሳቸውና በሌሎች ድርጅቶች በሚካሄዱ የበጎ አድራጎት ዝግጅቶች ላይ ሲታደሙ የቆዩት ፊሊፕ ከዚህ ሕዝባዊ እንቅስቃሴ ገለል ያሉት ከአራት ዓመታት በፊት ነበር። እንደ አውሮፓዊያን አቆጣጠር ከ1952 ጀምሮ ባሉት ጊዜያት 22,219 የተለያዩ ሥነ ሥርዓቶች ላይ ብቻቸውን እንደተሳተፉ የባኪንግሃም ቤተመንግሥት ገልጿል። ለዚህም የቀድሞዋ ጠቅላይ ሚኒስትር ቴሬሳ ሜይ በዘመናቸው ላበረከቱት "ድንቅ የሕዝብ አገልግሎት" ምስጋናቸውን አቀውርበውላቸዋል። ከሰባት አስርት ዓመታት በላይ በትዳር ውስጥ የቆዩት ፊሊፕ፤ በዳሌያቸው ላይ ከፍተኛ የቀዶ ሕክምና የተደረገላቸው ቢሆንም በዊንድሰር ቤተ መንግሥት ውስጥ ንጉሣዊ ሠረገላቸውን እያሽከረከሩ ከመዘዋወር አልተቆጠቡም ነበር። ልዑሉ ከሁለት ዓመት በፊት እራሳቸው በሚያሽከረክሩበት ጊዜ ካጋጠማቸው ከባድ የመኪና አደጋ የተረፉ ሲሆን፤ በሌላኛው መኪና ውስጥ የነበሩ ሁለት ሴቶች በአደጋው የመቁሰል ጉዳት ደርሶባቸው ነበር። ይህንንም ተከትሎ ፊሊፕ በገዛ ፈቃዳቸው የመንጃ ፈቃዳቸውን መልሰዋል። በኮሮናቫይረስ ወቅትም በጥር ወር 2021 (እአአ) ፊሊፕና ንግሥቲቱ ባለቤታቸው የወረርሽኙን መከላከያ ክትባት የእንቅስቃሴ ገደብ የተጣለበትን ጊዜ ባሳለፉበት የዊንድሰር ቤተመንግሥት ሐኪም አማካይነት ተከትበዋል። ፊሊፕ ንጉሣዊ ሥልጣናቸውን ለብሪታንያውያን ህይወት ከፍተኛ አበርክቶ ለማድረግ በመጠቀምና ዘውዳዊው ሥርዓት በኅብረተሰቡ ዘንድ በዘመናት ሂደት እየተለወጠ ከመጣው አመለካከት ጋር እንዲጣጣም በማድረጉ ረገድም ስኬታማ ነበሩ። ከሁሉም ስኬቶቻቸው የሚልቀው ለንግሥቲቷ በረጅም የንግሥና ዘመናቸው ድጋፋቸውን ያበረከቱበት ወጥነት እና ጥንካሬ እንደሆነ ይነገራል። የጥንዶቹን የጋብቻ የወርቅ እዮቤልዩ ለማክበር በተሰናዳ ዝግጅት ላይ ባደረጉት ንግግር፤ ንግሥቲቷ በብሪታንያ ታሪክ ለረጅም ዘመን ላገለገሉት ባለቤታቸው እንዲህ በማለት ውዳሴ አቅርበውላቸዋል፡ "ሙገሳን በቀላሉ የማይቀበል ሰው ነው። ነገር ግን በቀላሉ ጥንካሬዬ ሆኖ እነዚህን ዓመታት ሁሉ ዘልቋል። እኔም፣ ጠቅላላው ቤተሰቡም እንዲሁም ይህች እና ሌሎች አገራትም እርሱ ሊጠይቀው ከሚችለው እኛም ልናውቀው ከምንችለው በላይ ባለዕዳዎቹ ነን።"
لقد كان القيام بهذا الدور صعبا للغاية لأي شخص، ناهيك عن رجل كان ضابطاً بحرياً وصاحب آراء قوية بشأن طيف واسع من القضايا. بيد أن قوة شخصيته هي التي مكنته من الاضطلاع بمسؤولياته بمنتهى النجاح، وتقديم العون لزوجته في تأدية واجباتها الملكية. وبوصفه زوج الملكة، لم يكن للأمير فيليب وضع دستوري. لكن لم يكن هناك أحد أقرب إلى العرش، أو أكثر أهمية للملكة كما كان الأمير فيليب. ولد الأمير فيليب في العاشر من يونيو/ حزيران 1921 في جزيرة كورفو اليونانية. وتشير شهادة ميلاده إلى أنه ولد في الـ 28 من مايو/ أيار عام 1921، إذ لم تكن اليونان قد تبنت وقتها التقويم الميلادي بعد. نظام اسبارطي تعود أصول الأمير أندرو، والد الأمير فيليب، إلى الأسرتين الملكيتين اليونانية والدنماركية فهو الابن الأصغر لملك اليونان جورج الأول. أما والدته فهي الأميرة أليس، أميرة باتنبيرغ، وهي ابنة الأمير لويس، أمير باتنبيرغ، وشقيقة إيرل ماونتباتن، وابنة حفيدة الملكة فيكتوريا. بوصفه زوج الملكة، لم تكن للأمير فيليب مكانة دستورية بعد انقلاب عام 1922، أُبعد والده عن اليونان بقرار من محكمة ثورية. ونقلت سفينة حربية بريطانية أرسلها ابن عمه الثاني، ملك بريطانيا جورج الخامس، العائلة إلى فرنسا. وقضى الطفل فيليب معظم فترة الرحلة داخل مهد مؤقت صُنع من خشب صندوق لنقل البرتقال. كان فيليب الابن الأصغر والصبي الوحيد في الأسرة فكان محاطاً في طفولته بالرعاية والحنان. بدأ فيليب تعليمه في فرنسا، ولكن في سن السابعة، ذهب للعيش مع أقاربه من أسرة مونتباتن في انجلترا ودخل المدرسة الابتدائية في مقاطعة سَري. وبحلول ذلك الوقت تبين أن والدته تعاني من انفصام الشخصية ( شيزوفرينيا) ووضعت في أحد المصحات. ولم يكن لفيليب الصغير اتصال يذكر بوالدته خلال فترة طفولته. في عام 1933 أرسل إلى مدرسة "شول شلوس سالم" في جنوب ألمانيا، التي كانت تدار من قبل الرائد في مجال التعليم كورت هان. لكن في غضون أشهر، اضطر هان اليهودي إلى الفرار من القمع النازي. وانتقل إلى اسكتلندا حيث أسس مدرسة "غوردونستون"، والتي انتقل إليها فيليب بعد قضائه فصلين دراسيين فقط في ألمانيا. كان النظام الاسبارطي (نسبة إلى نظام التأهيل البدني والعسكري الصارم في مدينة اسبارطة القديمة) في غوردونستون الذي ينمي الاعتماد على الذات، بيئة مثالية لصبي في سن المراهقة، انفصل عن والديه، ويعاني من الوحدة إلى حد بعيد. الأمير فيليب في كلارنس هاوس الخدمة العسكرية ومع اقتراب نذر الحرب العالمية الثانية، قرر فيليب الالتحاق بالخدمة العسكرية. وأراد الانضمام إلى سلاح الجو الملكي، لكنه انتسب إلى البحرية إذ أن لأسرة والدته تاريخ حافل في البحرية، وأصبح طالباً في الكلية البحرية الملكية في دارتموث. وخلال وجوده هناك، أوكلت إليه مهمة مرافقة الأميرتين الشابتين، إليزابيث ومارغريت، أثناء قيام الملك جورج السادس والملكة إليزابيث بجولة في الكلية. وحسب شهود عيان، تباهى فيليب بنفسه كثيراً، وترك هذا اللقاء انطباعاً عميقاً لدى الأميرة إليزابيث التي كان عمرها 13 عاماً حينها. وسرعان ما برز فيليب في الكلية كطالب متميز وواعد وجاء في المرتبة الأولى بين زملائه في يناير/ كانون الثاني عام 1940 وشارك في العمليات العسكرية للمرة الأولى في المحيط الهندي. انتقل فيليب للعمل على متن السفينة الحربية "فاليانت" في أسطول البحر المتوسط، حيث ورد اسمه في البرقيات العسكرية من باب الإشادة بشجاعته وذلك لدوره في معركة "كيب ماتابان" عام 1941. وكان فيليب الضابط المسؤول عن كشافات السفينة، فلعب دوراً حاسماً في تلك المعركة الليلية. وبحلول أكتوبر/ تشرين الأول عام 1942، كان واحداً من أصغر الضباط في البحرية الملكية، يخدم على متن المدمرة "والاس". الخطبة وطوال هذه الفترة كان فيليب يتبادل مع الأميرة الشابة إليزابيث الرسائل، ووجهت له الدعوة لقضاء بعض الوقت مع الأسرة الملكية في عدة مناسبات. كان الأمير يهوى الطيران بعد واحدة من هذه الزيارات، وخلال عيد الميلاد عام 1943، وضعت إليزابيث صورة فيليب، وهو في زي البحرية الملكية على مكتبها. وتطورت العلاقة بينهما خلال وقت السلم، على الرغم من وجود معارضة من بعض رجال الحاشية، إذ وصفه أحدهم بأنه "خشن وسيء التصرف". لكن الأميرة الشابة كانت تحبه حباً جماً، وفي صيف عام 1946، طلب فيليب يدها من والدها للزواج. ومع ذلك، وقبل أن يتم الإعلان عن الخطوبة، كان على فيليب أن يحصل على جنسية جديدة ولقب جديد. وتخلى عن لقبه اليوناني، وأصبح مواطناً بريطانياً وأخذ اسم والدته الإنجليزي، مونتباتن. وقبل يوم واحد من مراسم الزواج، منحه الملك جورج السادس لقب صاحب السمو الملكي. وصبيحة الزفاف، خلع عليه ألقاب دوق إدنبره وإيرل ميريونيث وبارون غرينويش. وجرت مراسم الزواج في كنيسة وستمنستر آبي في 20 نوفمبر/ تشرين الثاني عام 1947. ووصف وينستون تشرشل، رئيس الوزراء السابق هذا الزفاف بأنه "بريق ألوان " في بريطانيا الكئيبة ما بعد الحرب. تقدير الواجب العام عاد فيليب إلى عمله في البحرية الملكية وأرسل إلى جزيرة مالطا حيث تمكن الزوجان للمرة الأولى من العيش مثل أي عائلة في القوات المسلحة. ولد ابنهما الأمير تشارلز في قصر باكينغهام عام 1948، بينما أبصرت ابنتهما الأميرة آن النور عام 1950. في عام 1952 انطلق الزوجان في جولة بدول الكومنولث نيابة عن الملك جورج السادس، والذي كان يعاني من سرطان الرئة، دون أن تعمل ابنته إليزابيث بذلك. لكن مشواره المهني كان على وشك الانتهاء. ومع تدهور صحة الملك جورج السادس، تعين على ابنته القيام ببعض الواجبات الملكية، وبالطبع يجب أن يكون زوجها بجانبها. وخرج فيليب في إجازة من البحرية في يوليو/تموز 1951، لكنه لم يعد إليها أبدا فعلياً. ولا يُعرف عن الأمير فيليب ندمه على أي شيء، لكنه أبدى أسفه لاحقا لعدم قدرته على استكمال مشواره المهني في البحرية. ويقول من عاصروه إنه كان قادرا، بكفاءته الشخصية، على الوصول إلى أعلى منصب في البحرية. وفي عام 1952، سافر الزوجان الملكيان في جولة لدول الكومنولث، كان مقررا أن يقوم بها الملك والملكة. اهتم الأمير بمشروع تطوير طائرة كونكورد الأسرع من الصوت تحديث النظام الملكي علم الأمير فيليب أثناء وجوده مع الملكة إليزابيث في صالة للألعاب في كينيا في فبراير/ شباط 1952 بموت الملك بجلطة قلبية. وكان على فيليب في هذا الوقت إخبار زوجته بأنها أصبحت "ملكة البلاد". وفيما بعد وصف صديق لفيليب ذلك الموقف بقوله: "بدا كأنه يحمل نصف العالم على كاهله" وكان من بين أسباب ذلك معرفته بأنه لن يستطيع أن يستكمل مشواره المهني في البحرية. ومع تولي الملكة عرش بريطانيا، كان على الأمير فيليب أن يخلق لنفسه دوراً جديداً ولكن ذلك أثار تساؤلات حول ماهية هذا الدور. ومع اقتراب حفل التنصيب، صدر مرسوم ملكي يفيد بأن الأمير له الأسبقية بعد الملكة في كل المناسبات دون تحديد وضع خاص له في الدستور. بيد أن الأمير فيليب كان لديه الكثير من الأفكار لتحديث النظام الملكي لكن أفكاره اصطدمت بمعارضة عدد من الحرس القديم بالبلاط الملكي. ضربة قاسية ووجه فيليب كثيراً من طاقاته للعمل الاجتماعي، بالإضافه إلى لقاء أصدقائه أسبوعياً في غرفة فوق أحد المطاعم بحي سوهو الشهير في لندن. وزاد ظهور دوق إدنبرة في المطاعم والملاهي الليلية، وانتشرت صوره مع المشاهير. وكانت العائلة هي المجال الذي مارس فيه فيليب كافة سلطاته، رغم أنه خسر معركة حمل أبنائه اسمه. وكان قرار الملكة بأن تحمل الأسرة لقب ويندسور بدلاً من لقبه "ماونتباتن" ضربة قاسية. وبدا الأمير فيليب صارما وغير عاطفي في صورته كأب. وبحسب كاتب السيرة الذاتية للأمير تشارلز، جوناثان ديمبلبي، كثيرا ما بكى ولي العهد في صباه بسبب الواجبات العامة التي ألقاها عليه والده، ولم تكن العلاقة بين الأب وابنه الأكبر سلسة. قوة الشخصية وأصر الأمير فيليب على أن يلتحق الأمير تشارلز بمدرسته القديمة "غوردونستون" حيث كان يعتقد أن النظام الصارم الذي تتبعه المدرسة قد يساعد الأمير الصغير في تجاوز طبيعته الخجولة. لكن الأمير الصغير كره المدرسة، وكان يعاني من الوحدة والحنين إلى المنزل إضافة إلى تعرضه للمضايقة. وعندما اشتكى تشارلز من المدرسة، كان الأمير فيليب حازما في التعامل مع الأمر، وعكس سلوكه جلده وطبيعته القوية حيث عاش أحيانا وحيدا في طفولته، وأجبر منذ صغره على الاعتماد على نفسه. وكانت رفاهية الشباب من أهم الأمور التي شغلت الأمير فيليب. وترجم هذا الاهتمام في عام 1956، عندما بدأ برنامجه الذي حقق نجاحاً مدوياً بإطلاق "جائزة دوق إدنبره". فخلال ذلك العام، مكّن البرنامج نحو 6 ملايين شاب من الأصحاء و ذوي الاحتياجات الخاصة بين سن 15 و 25 عاما من التعبير عن قدراتهم الجسدية والعاطفية والعقلية من خلال القيام بمجموعة من الأنشطة لدعم العمل الجماعي والحفاظ على الطبيعة واحترامها. في حياته العائلية كان الأمير فيليب أبا صارما وقال الأمير فيليب لبي بي سي في هذا الصدد "إذا استطعت أن تدفع الشباب إلى النجاح في مساحة من النشاط، فإن هذا الإحساس بالنجاح سيشمل الآخرين على نطاق واسع". وخلال حياته، كرس الأمير فيليب كثيراً من وقته لهذا البرنامج والاهتمام بتفاصيل العمل اليومية بالمنظمة. "حس أخلاقي" ولطالما كان الأمير فيليب مدافعاً متحمساً عن الحياة البرية وقضايا البيئة رغم أن إطلاقه النار على نمر أثناء رحلة برية في الهند عام 1961 قد أحدث ضجة كبيرة وجاء نشر صورة النمر في شكل غنيمة ليجعل الموقف أكثر سوءاً. ولكن الأمير فيليب كرس الكثير من نفوذه المؤثر وحيويته لدعم الصندوق العالمي للحياة البرية وتولى لاحقا منصب أول رئيس للمنظمة العالمية للطبيعة، التي حلت مكان الصندوق. وقال في لقاء مع بي بي سي: "إنه من المدهش أن يكون لدينا هذا التنوع على كوكبنا، كل يعتمد على الآخر". وأضاف: "إذا كان للإنسان القدرة على اتخاذ قرارات بشأن قتل الحيوانات أو الحفاظ عليها ( الانقراض أو البقاء)، فلماذا لا يمارس سلطته تلك بنوع من الوازع الأخلاقي، لماذا نتسبب بانقراض كائن إذا لم نكن مضطرين لفعل ذلك". لكن تعليقات أخرى له عن صيد طائر الطهيوج (نوع من الدجاج البري) أغضبت المدافعين عن البيئة. إذ قال الأمير فيليب: "إذا كان أحد الأنواع مرتبطا برياضة الصيد، ستكون حريصاً على الحفاظ عليه لأنك تريده أن يكون موجودا العام القادم، تماما كما المزارع. أنت تريد حصاده في موسمه، لا القضاء عليه". صراحة وكان الأمير دائماً موضع إشادة نظراً لما أبداه من التزام بالحفاظ على الغابات والقيام بحملات ضد الصيد الجائر في المحيطات. كما أبدى الأمير فيليب اهتماما أيضا بالصناعة، وزيارة المصانع حتى أصبح راعيا للجمعية الصناعية المعروفة حاليا بمنظمة العمل. وفي عام 1961، واجه الدوق فيليب مجموعة من رجال الصناعة صراحة ودعاهم بلهجة قاسية إلى التوقف عن تضييع الوقت والانطلاق في العمل. وكانت صراحة الأمير فيليب سبباً في تعرضه للانتقاد بشأن سوء تقديره لبعض المواقف، وبعض الملاحظات التي يبديها، خاصة في المحافل الدولية، كما حدث في زيارة رسمية كان يصحب فيها الملكة إلى الصين في 1986 وأثارت تعليقاته حول "شكل عيون الصينين" لغطاً كبيراً. وتلقفت الصحف المعنية بأخبار المشاهير هذه الواقعة، رغم أنها لم تُثر الكثير من الإهتمام في الصين. وفي زيارة إلى أستراليا عام 2002، سأل أحد رجال الأعمال من السكان الأصليين إن كانوا "ما زالوا يقذفون بعضهم البعض بالرماح". خلافات وعلى الرغم من الانتقادات الشديدة التي واجهها في بعض الأوساط بشأن مثل هذه التصريحات، إلا أن آخرين رأوا أن ذلك كان يعكس الشخصية العنيدة للأمير ورفضه الخضوع لمعايير السياسة في الصواب والخطأ. وبالفعل يرى الكثيرون أن بعض "مزاحه" ليس أكثر من محاولة للتخفيف من الأجواء الرسمية للناس. كان الأمير مهتما بالعلوم إلى حد بعيد التحمس للرياضة ظل فيليب دائماً متحمساً للرياضة. فكان يمارس الإبحار ولعب الكريكيت والبولو وتميز في قيادة العربات التي تجرها الخيول وتولى رئاسة الاتحاد الدولي للفروسية لعدة أعوام. وبرز التوتر في علاقته بالأمير تشارلز عندما نشرت السيرة الذاتية لابنه الأكبر، وجاء فيها أنه دفع تشارلز للزواج من الأميرة ديانا. ولكن فيليب كان مهموما أكثر من المتوقع عندما تفكك زواج ثلاثة من أبنائه الأربعة. وأخذ فيليب زمام المبادرة في محاولة فهم المشكلات التي تترتب على الزواج داخل العائلة الملكية مستعيدا ذكرياته مع هذه التجربة. لكنه رفض دائماً التحدث مع وسائل الإعلام حول هذه الأمور، وقال لإحدى الصحف في عام 1994 إنه لم يفعل ذلك من قبل، ولن يفعله الآن. الحج وكان الأمير كثير الأسفار سواء في رحلات ملكية أو تلك التي تتطلبها مناصبه المتعددة. ولم يحل تقدمه في العمر بينه وبين أسفاره، إذ استمر في السفر لصالح صندوق الحياة البرية أو في الزيارات الرسمية مع الملكة. وزار فيليب القدس في عام 1994 لزيارة قبر والدته التي طلبت أن تُدفن بالمدينة القديمة. وكان له موقف حاد آخر في الذكرى الخمسين للانتصار على اليابان عام 1995. وفي وقت الحرب، كان الأمير فيليب على متن مدمرة بريطانية على خليج طوكيو عندما استسلم اليابانيون. وفي ذكرى يوم الاستسلام، انضم إلى مجموعة من المحاربين القدامى في حملة الشرق الأقصى في عرض عسكري أمام الملكة. نبرة دافئة كما أبدى الأمير تعاطفه مع من كانوا مسجونين لدى اليابانيين الذين عبروا عن عدم قدرتهم على تجاوز ما حدث لهم أو الصفح عنه. وخفتت حدة طبعه في سنوات لاحقة، ربما بسبب رد الفعل الشعبي العدائي تجاه العائلة المالكة بعد وفاة الأميرة ديانا. وفي عام 2007، نُشرت خطابات بين الأمير فيليب والأميرة ديانا في محاولة لدحض الادعاءات بسوء معاملته لزوجة ابنه. وخاطبت الأميرة ديانا الأمير فيليب بـ "أبي العزيز"، ما يظهر أنه كان مصدرا كبيرا لدعمها، والذي تجلى في عباراتها الدافئة في خطاباتها له. وكان محمد الفايد، والد دودي (عماد) رفيقها عند وفاتها، قد أشار إلى أن الأميرة قُتلت بأمر من الأمير فيليب، الزعم الذي نفاه بشده تقرير محققي الطب الشرعي. لقد كان الأمير فيليب، دوق إدنبرة، صاحب إرادة صلبة وشخصية مستقلة، وجد نفسه في قلب المجتمع البريطاني. "هذا هو أسلوبي" كان الأمير فيليب قائدا بالفطرة، لكن دوره وموقعه أجبراه على أن يكون في المركز الثاني دائما. رجل ذو طبع حاد لم يتناسب في الكثير من الأحيان مع حساسية موقعه. وقال في حوار مع بي بي سي: "فعلت ما رأيت أنه الأصلح. لا يمكنني فجأة تغيير طريقتي في التصرف. لا يمكنني تغيير اهتماماتي أو ردود فعلي. هذا هو أسلوبي". وأثنى رئيس الوزراء السابق، ديفيد كاميرون، على هذه الخصال عند تهنئته للأمير في عيد ميلاده التسعين في يونيو/حزيران 2011. وقال كاميرون: "دائما ما أنجز الأمور بطريقته الخاصة التي لا يحاكيها أحد، وبأسلوب متواضع وجاد وجده الشعب البريطاني، كما أعتقد، محببا". التقاعد وأعلن الأمير فيليب عن تقاعده واعتزاله الحياة العامة في أغسطس/ آب 2017 بعد عقود من مشاركة الملكة في جل مناسبات ظهورها، بجانب المناسبات الخاصة بالجمعيات الخيرية والمنظمات التي رعاها. وبلغ عدد المناسبات والأنشطة الرسمية التي شارك فيها وحده 22,219 منذ عام 1952، حسب سجلات قصر باكنغهام. وأعربت رئيسة وزراء بريطانيا حينها تيريزا ماي عن شكرها له على الخدمات التي قدمها لبريطانيا. ونجح الأمير فيليب في استغلال موقعه لتقديم إسهامات كبرى للحياة البريطانية، وقام بدور كبير في مساعدة الملكية على مواكبة التغيرات الاجتماعية في العصور المختلفة. لكن يبقى أكبر إسهاماته دعمه الدائم والمستمر للملكة طوال سنوات حكمها. وكان يرى أن وظيفته هي "ضمان حُكم الملكة" كما قال لكاتب سيرته الذاتية. وقالت الملكة في الاحتفال باليوبيل الذهبى لزواجهما: "قد لا يكون من الأشخاص الذين يجيدون المديح، لكنه ببساطة سر قوتي وبقائي كل هذه الأعوام وأنا وكل أفراد الأسرة وكثيرون حول العالم ندين بالكثير لهذا الشخص".
https://www.bbc.com/amharic/news-53404778
https://www.bbc.com/arabic/middleeast-53411174
ኢራን በመካከለኛው ምሥራቅ ካሉ አገራት ግዙፍ የሚሳኤል ክምችት ያለባት አገር ናት። ሬዛ አስጋሪ የተባለው ግለሰብ የሞት ብይኑ የተፈጸመበት ባሳለፍነው ሳምንት መሆኑን የፍርድ ቤት ቃል አቀባይ ጎላምሁሴን ኢሰማኢሊ ለጋዜጠኞች ተናግረዋል። ቃል አቀባዩ እንዳሉ የሞት ብይኑ የተፈጸመበት ሬዛ አስጋሪ የኢራንን የሚሳኤል ፕሮግራም ዝርዝር መረጃ ለአሜሪካ የስላል ተቋም (ሲአይኤ) እአአ 2016 ላይ አሳልፎ ሰጥቷል ተብሎ ነው። አስጋሪ መረጃውን ሰጠ የተባለው ከኢራን መከላከያ ሚንስቴር ሠራተኝነት በጡረታ ከተገለለ በኋላ ነው። ቃል አባዩ አስጋሪ መቼ በቁጥጥር ሥር እንደዋለ፣ የፍርድ ሂደቱ መቼ እንደተከናወነና ብይኑ ተግባራዊ የሆነው መቼ እንደሆነ ዝርዝሩን ከመናገር ተቆጥበዋል። ቃል አቀባዩ ጎላምሁሴን ኢሰማኢሊ የሞት ቅጣቱ ስለተፈጸመበት ግለሰብ የተናገሩት ስለ ሌላ ለውጪ ኃይሎች ሰልሏል ተብሎ ስለተከሰሰ ተጠርጣሪ በገለጹበት ወቅት ነበር። ቃል አቀባዩ እንደተናገሩት መሐሙድ ሙሳቪ-ማጃድ የተባለ ሌላኛው ግለሰብ ለሲአይኤ እና ለእስራኤል መንግሥት የስለላ ድርጅት ሞሳድ መረጃ አሳልፎ ሰጥቷል ተብሎ የሞት ፍርድ እንደተላለፈበት ተናግረዋል። መሐሙድ ሙሳቪ-ማጃድ ለሲአይኤ እና ሞሳድ አሳልፎ የሰጠው መረጃ በሶሪያ የኢራን ጦር እንቅስቃሴን በተመለከተ ነው ተብሏል። የአሜሪካ ባለስልጣን አስጋሪ በኢራን መንግሥት የሞት ፍርድ ተፈጻሚ እንዲሆንበት መደረጉን ተከትሎ ያሉት ምንም ነገር የለም። ከአንድ ዓመት በፊት የኢራን የደኅንነት ሚንስቴር የአገሪቱን የኒውክሌር እና ሌሎች ወታደራዊ ተቋማት ዝርዝር መረጃ ለሲአይኤ አሳልፈው ሰጥተዋል ያላቸውን 17 ሰዎች በቁጥጥር ሥር አውሎ እንደነበረ ማሳወቁ ይታወሳል። በወቅቱ ሚንሰቴር መስሪያ ቤቱ በቁጥጥር ሥር ከዋሉት መካከል በስም ያልጠቀሳቸው የሞት ፍርድ የተላለፈባቸው እንዳሉ አሳውቆ ነበር። በተመሳሳይ ከአንድ ወር በፊት የቀድሞ የኢራን መከላከያ ሚንስቴር መስሪያ ቤት ሠራተኛ የነበረው ጃላል ሃጂዛቫር ለሲአይኤ ሰልሏ ተብሎ በሞት ተቀጥቷል። በወቅቱ ሃጂዛቫር በክፍያ ለሲአይኤ ሲሰልል መቆየቱን አምኗል ተብሎ ነበር።
برنامج إيران الصاروخي مبعث قلق لدى الولايات المتحدة وبعض دول المنطقة. وقال غلام حسين إسماعيلي، الناطق باسم السلطة القضائية الإيرانية في مؤتمر صحفي إن حكم الإعدام نُفذ في رضا أصغري الأسبوع الماضي. وأضاف أن أصغري قد سرّب لوكالة الاستخبارات الأمريكية بيانات عن برنامج إيران الصاروخي، وذلك بعد تقاعده من قسم الفضاء في وزارة الدفاع عام 2016. ولم يفصح إسماعيلي عن تاريخ اعتقال أصغري أو محاكمته أو إصدار الحكم بحقه. وقوع حادث في محطة ناتانز لتخصيب اليورانيوم في إيران مواضيع قد تهمك نهاية إيران تصدر "مذكرة اعتقال" بحق ترامب بسبب اغتيال سليماني واشنطن تحذر من مخاطر تجدد سباق التسلح في الشرق الأوسط وجاء إعلان إسماعيلي في سياق إجابته على سؤال عن محمود موسوي- مجد، وهو إيراني آخر مدان بالتجسس. وكان موسوي- مجد قد حكم عليه بالإعدام بعد إدانته بتزويد وكالة الاستخبارات الأمريكية (سي آي إيه) ووكالة الاستخبارات الإسرائيلية (الموساد) بمعلومات سرية حول تحركات القوات الإيرانية في سوريا. ولم يصدر عن مسؤولين أمريكيين أي رد فعل على الإعلان عن إعدام أصغري. وكانت وزارة الاستخبارات الإيرانية قد أعلنت في تموز/يوليو الماضي أنها ألقت القبض على 17 شخصا بتهمة جمع معلومات عن القطاعين النووي والعسكري في البلاد لصالح وكالة الاستخبارات الأمريكية. وقالت الوزارة إنه قد حكم على بعضهم بالإعدام، لكنها لم تكشف عن أسمائهم. ورفض الرئيس الأمريكي دونالد ترامب الإعلان الإيراني، قائلا إنه "زائف جملة وتفصيلا". قبل ذلك بشهر، أُعدم جلال هاجيزافار - الذي كان يعمل مقاولا لدى وزارة الدفاع الإيرانية- بعد إدانته بالتجسس. وقيل إن هاجيزافار اعترف بأنه قبض أموالا مقابل التجسس لصالح وكالة الاستخبارات الأمريكية.
https://www.bbc.com/amharic/news-50342814
https://www.bbc.com/arabic/world-51742575
ማይክል ብሉምበርግ የቀድሞው የኒው ዮርክ ከተማ ከንቲባ የነበሩት የማክል ብሉምበርግ ቃል አቀባይ እንደተናገሩት፤ አሁን ካሉት ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ጋር በመፎካከር ዲሞክራቲክ ፓርቲን ወክለው ለመቅረብ እጩ የሆኑት ሰዎች አሸናፊ ሆነው ለመውጣት ባላቸው ብቃት ላይ ብሉምበርግ ስጋት እንዳላቸው አመልክተወል። የ77 ዓመቱ ብሉምበርግ አላባማ ውስጥ የሚካሄደው የዕጩዎች ፉክክር ላይ ለመቅረብ የሚያስችላቸውን ማመልከቻ በዚህ ሳምንት ያቀርባሉ ተብሎ ይጠበቃል። በቀጣይ ዓመት በሚደረገው የአሜሪካ ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ ላይ ከዶናልድ ትራምፕ ጋር ለመፎካከር በአጠቃላይ 17 ዕጩዎች ቀርበዋል። • የማርቲን ሉተር ኪንግ ስም ከመንገድ ላይ እንዲነሳ ተደረገ • ከንቲባው "ክቡርነትዎ" አትበሉኝ አሉ • የአየር ንብረት ለውጥ 52 ሚሊዮን አፍሪካውያንን ለረሃብ አጋለጠ የቀድሞው ምክትል ፕሬዝዳንት ጆ ባይደን፣ የማሳቹሴትስ ግዛት ምክር ቤት አባል ኤልዛቤት ዋረንና የቬርሞንት ግዛት ምክር ቤት አባሉ በርኒ ሳንድስ በምርጫ ፉክክሩ ላይ በቀዳሚነት ይጠቀሳሉ። በቅርቡ በተሰበሰቡ የተወሰኑ የሕዝብ አስተያየት መለኪያዎች በተገኘ ውጤቶች መሰረት ኤልዛቤት ዋረንና በርኒ ሳንደርስ የዴሞክራቲክ ፓርቲን ፕሬዝዳንታዊ ዕጩነት ካገኙና ከወቅቱ የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ጋር ከተፎካከሩ ትራምፕ አሸንፈው ለሁለተኛ ዙር ዋይት ሐውስ ውስጥ የመቆየት እድላቸው የሰፋ ይሆናል ተብሏል። የማይክል ብሉምበርግ ቃል አቀባይ ጨምረው እንዳሉት፤ "ትራምፕ የሚሸነፉበትን መንገድ ለማመቻቸት ሥራችንን መጨረስ አለብን። ነገር ግን ብሉምበርግ የዴሞክራቲክ ፓርቲውን ወክለው ለመወዳደር የቀረቡት እጩዎች ብቃት አሳስቧቸዋል" ብሏል።
أنفق بلومبيرغ ما يزيد على 500 مليون دولار من أمواله الخاصة للفوز بترشيح الحزب الديمقراطي وقال بلومبيرغ في بيان "دخلت سباق (الترشح) للانتخابات الرئاسية قبل ثلاثة أشهر لإلحاق الهزيمة بدونالد ترامب. واليوم أترك السباق لنفس السبب". وكان بلومبيرغ، العمدة السابق لمدينة نيويورك، قد أنفق ما يزيد على 500 مليون دولار من أمواله الخاصة من أجل الفوز بترشيح الحزب الديمقراطي. وقال إنه سيدعم حاليا جو بايدن، الذي كان شغل منصب نائب الرئيس في إدارة باراك أوباما. وقال بلومبيرغ في البيان: "اعتقدت دائما أن هزيمة دونالد ترامب تبدأ بالوحدة خلف المرشح الأفضل. وبعد تصويت أمس، أصبح من الواضح أن المرشح هو صديقي والأميركي العظيم، جو بايدن". مواضيع قد تهمك نهاية ولم يستطع الملياردير الفوز إلا في ولاية ساموا الأمريكية، من بين الولايات التي صوتت يوم الثلاثاء. وفاز جو بايدن في تسع ولايات، وهو نجاح ملحوظ لحملته. واستطاع بايدن قلب موازين التوقعات، بعد أن فاز بالأصوات في ولاية تكساس بفارق ضئيل على منافسه الرئيسي، بيرني ساندرز. انسحبت كلوبوشار (يسار) من السباق ووقفت إلى جانب بايدن ضد ساندرز ماذا يحدث حاليا في السباق الديمقراطي؟ يحدد تصويت "الثلاثاء الكبير" أكثر من 1300 مندوب، من مجموع 1991 مندوبا لازمين للفوز بترشيح الحزب الديمقراطي لخوض سباق البيت الأبيض. وأصبح لدى بايدن 402 مندوب، ومنافسه ساندرز 314 مندوبا، بيد أن نتائج ولاية كاليفورنيا، التي تضم 415 مندوبا، يمكن أن تؤثر في الموقف الراهن. ومنيت السناتور إليزابيث وارن بخسارة شديدة لصالح بايدن في ولاية ماساتشوستس مسقط رأسها. بايدن أمام ساندرز؟ تجرى الانتخابات التمهيدية المقبلة في 10 مارس/أذار في ولايات ميتشغان، وواشنطن، وإيداهو، ومسيسيبي، وميزوري، ونورث داكوتا، وتشمل 352 مندوبا. ويأمل المتسابقون في الحصول على ترشيح الحزب قبل المؤتمر الديمقراطي في يوليو/تموز. يحظى ساندرز بتأييد الشباب والمدافعين عن البيئة على نطاق واسع ويقف الحزب على مفترق طرق، إذ يختار الناخبون المرشح الأفضل لحرمان ترامب من ولاية رئاسية ثانية. ويقدم بايدن وساندرز رؤى مختلفة تماما بشأن مستقبل أميركا، فقد طرح نائب الرئيس السابق نفسه على أنه براغماتي يمكن انتخابه. بيد أن معارضين يقولون إن حملته ليست ملهمة. ويقول معارضو ساندرز إن الاشتراكي الديمقراطي، كما يصف نفسه، لا يستطيع حسم السباق الرئاسي أمام ترامب.
https://www.bbc.com/amharic/news-42022230
https://www.bbc.com/arabic/worldnews/2013/08/130822_zimbabwe_mugabe_oath
ይህ ያልተጠበቀ ውሳኔ የተሰማው የሀገሪቱ ህግ አውጪዎች በሁለቱ ምክር ቤቶች ጥምር ስብሰባ እርሳቸውን ለመክሰስ በሚያስችል ሁኔታ ዙሪያ እየተወያዩ ባለበት ጊዜ ነው። ሙጋቤ ከዚህ ቀደም በተደጋጋሚ በፈቃዳቸው እንዲለቁ የቀረበላቸውን ጥያቄና ግፊት አልተቀበሉም ነበር። ዛሬ ግን ለ37 ዓመታት ከነበሩበት ሥልጣን ለመልቀቅ መፍቀዳቸው ተዘግቧል። በመልቀቂያ ደብዳቤያቸው ውሳኔያቸውን የቀየሩት በፈቃዳቸው እንደሆነና ጤናማ የሥልጣን ሽግግር እንዲካሄድ በማሰብ እንዳደረጉት ገልጸዋል። ዚምባቡዌያውያንም ዜናውን ከሰሙ በኋላ አደባባይ ወጥተው ደስታቸውን እየገለጹ ነው።
يبلغ موغابي من العمر 89 عاما وقد أعلن اليوم الخميس عطلة رسمية للسماح لأنصار موغابي البالغ من العمر تسعة وثمانين عاما حضور حفل التنصيب الذي يقام في استاد رياضي في هراري. وكان تم تاجيل أداء اليمين الدستورية بسبب التماس قضائي قدمه منافس موجابي الرئيسي، مورغان تسفانجيراي، زعم فيه حصول تزوير على نطاق واسع، وهو التماس رفضته المحكمة الدستورية في زيمبابوي.
https://www.bbc.com/amharic/news-57305762
https://www.bbc.com/arabic/middleeast-57303120
የቤኒያሚን ኔታኒያሁ (ቀኝ) ተቀናቃኝ ናፍታሊ ቤኔት (ግራ) የአክራሪ-ብሔርተኝነት መሪ የሆኑት ናፍታሊ ቤኔት መሃል ሰፋሪ ከሚባሉት ያየር ላፒድ ጋር ድርድሩን እንደሚቀላቀሉ ከተናገሩ በኋላ ነው ኔታኒያሁ ለቀኝ ክንፍ ፖለቲከኞች ስምምነቱን እንዳይደግፉ ጥሪ ያቀረቡት። ላፒድ አዲስ የጥምር መንግሥት ለማቋቋም እስከ ረቡዕ ድረስ ቀን ያላቸው ሲሆን ከተሳካላቸው በአገሪቱ ታሪክ ለረጅም ግዜ በጠቅላይ ሚኒስቴርነት የቆዩት የኔታኒያሁ የስልጣን ዘመን ያበቃል። በማጭበርበር ክስ ፍርድ ቤት የቀረቡት ኔታንያሁ እ.ኤ.አ. በመጋቢት ወር በተካሄደው አጠቃላይ ምርጫ አብላጫ ድምፅ ማግኘት አልቻሉም ነበር። በሁለት ዓመት ጊዜ ውስጥ አራት ግዜ አጠቃላይ ምርጫ ቢካሄድም ኔታኒያሁ አብላጫ ድምፅ ማግኘትም ሆነ የጥምር መንግሥት ለመመስረት የሚሆን ስምምነት ማድረግ ሳይችሉ ቆይተዋል። "የግራ ዘመም የጥምር መንግሥት አትመስርቱ፣ ይህ ለእስራኤል ደህንነት አደገኛ ነው" ሲሉ የ 71 ዓመቱ ኔታኒያሁ ተናግረዋል። ኔታኒያሁ ለ12 ዓመታት በስልጣን ላይ የቆዩ መሪ ሲሆኑ፤ የአንድ ትውልድ እድሜ ላለው ግዜ የእስራኤል ፖለቲከ ላይ ከፍተኛ ተፅዕኖ ይዘው ቆይተዋል። የ49 ዓመቱ ቤኔት በበኩላቸው ፓርቲያቸው የጥምር መንግሥት ለመመስረት የሚደረገውን ድርድር እንደሚቀላቀል በቴሌቪዢን በተላለፈ መልክታቸው ላይ አስታውቀዋል። "ኔታንያሁ ከዚህ በኋላ ቀኝ ዘመም መንግሥት ለማቋቋም አይሞክርም፣ ምክንያቱም እንደሌለ ስለሚያውቀው ነው" ያሉት ቤኔት፤ "የእስራኤል ብሔረተኛ ቡድንን እንዲሁም መላው አገሪቱን ከግሉ አቋም ጎን ለማሰለፍ እየሞከረ ነው" ሲሉ ተናግረዋል። ቤኔት መግለጫውን ከመስጠታቸው በፊት የእስራኤል መገናኛ ብዙሃን በተዘረዘሩት የስምምነት ነጥቦች መሠረት ቤኔት ጠቅላይ ሚኒስትር ኔታንያሁን እንደሚተኩ እና በኋላም ለ57 ዓመቱ ለማ ላፒድ በቀጣይ ዙር ስልጣኑን እንደሚሰጧቸው ተዘግቧል። ስለ ስምምነቱ በይፋ የተባለ ነገር የለም። ለስምምነት የቀረበው ጥመረት ከቀኝ ፣ ግራ እና ማሃል ሰፋሪ የሆኑ ፖለቲከኞችን ይሰበስባል። ፓርቲዎቹ በፖለቲካዊ ጉዳዮች ብዙም የሚያመሳስላቸው ነገር ባይኖርም፣ ቤኒያሚን ኔታንያሁ የስልጣን ዘመናቸው እንዲጠናቀቅ ባላቸው ፍላጎት ላይ ግን ይስማማሉ።
وحث نتنياهو الساسة اليمينيين على عدم دعم هذه الخطط، بعد أن قال الزعيم اليميني نفتالي بينيت إنه سينضم إلى محادثات مع يائير لابيد الذي ينتمي لتيار الوسط. وأمام لابيد حتى يوم الأربعاء المقبل لتشكيل حكومة ائتلافية جديدة. وإذا نجح في المهمة، سينهي حقبة نتنياهو، الذي قضى أطول مدة في منصب رئيس وزراء إسرائيل. ولم يحصل نتنياهو، الذي يحاكم بتهمة الاحتيال، على أغلبية حاسمة في الانتخابات العامة التي جرت في مارس/ آذار الماضي. وكان هذا التصويت غير الحاسم هو الرابع في البلاد خلال عامين - ومرة أخرى فشل في تأمين حلفاء للائتلاف معهم. مواضيع قد تهمك نهاية وقال نتنياهو (71 عاما): "لا تشكلوا حكومة يسارية - مثل هذه الحكومة تشكل خطرا على أمن إسرائيل ومستقبلها". ولا يزال نتنياهو في السلطة منذ 12 عاما وسيطر على السياسة الإسرائيلية لجيل كامل. واتهم نتنياهو في تصريحاته أمس الأحد بينيت بـ"تضليل الجمهور" وتنفيذ "احتيال القرن" - في إشارة إلى الوعود العلنية السابقة لزعيم حزب "يمينا" بعدم التحالف مع لابيد. وأعلن بينيت، البالغ من العمر 49 عاما، في خطاب متلفز في وقت سابق أن حزبه سينضم إلى المحادثات لتشكيل ائتلاف حاكم. وقال بينيت: "نتنياهو لم يعد يحاول تشكيل حكومة يمينية، لأنه يعلم جيدا أنه لن توجد تلك الحكومة. إنه يسعى إلى أخذ المعسكر الوطني بأكمله والبلد بأسره معه في موقفه الشخصي الأخير". وأضاف: "سأفعل كل ما في وسعي لتشكيل حكومة وحدة وطنية مع صديقي يائير لابيد". وقبل ذلك الإعلان، ذكرت وسائل الإعلام الإسرائيلية أنه بموجب الشروط المقترحة للصفقة، سيحل بينيت محل نتنياهو كرئيس للوزراء ثم يفسح المجال أمام لابيد، البالغ من العمر57 عاما، في اتفاقية تناوب. ولم يتم تأكيد الترتيب رسميا. وسيجمع التحالف المقترح فصائل من اليمين واليسار والوسط. وعلى الرغم من أن هناك القليل من القواسم المشتركة بين تلك الأطراف على الصعيد السياسي، تجمعها الرغبة في إنهاء حكم نتنياهو. زعيم حزب "هناك مستقبل" الوسطي يائير لابيد (إلى اليسار) والزعيم القومي المتطرف نفتالي بينيت ومُنح لابيد، وزير المالية السابق، مهلة حتى الثاني من يونيو/ حزيران المقبل لتشكيل حكومة ائتلافية جديدة، بعد أن فشل نتنياهو في القيام بذلك. وجاء حزب "يش عتيد" (هناك مستقبل) الذي يتزعمه لابيد في المرتبة الثانية في الانتخابات الأخيرة، بعد حزب "الليكود" اليميني بزعامة نتنياهو. ويشغل حزب بينيت ستة مقاعد حاسمة في البرلمان المؤلف من 120 عضوا، ومن شأنها أن تساعد في منح الائتلاف المقترح أغلبية واضحة. وفي مساء السبت، قدم حزب الليكود الذي يتزعمه نتنياهو عرضا إلى بينيت وزعيم حزب آخر، لتقاسم رئاسة الوزراء بين الثلاثة دوريا. وعلى الرغم من رفض عرضه، إلا أن رئيس الوزراء كرر نفس الخيار يوم الأحد. وفي ظل النظام الانتخابي الإسرائيلي الذي يعتمد على التمثيل النسبي، من الصعب على حزب واحد أن يربح مقاعد كافية لتشكيل حكومة بمفرده. وعادة ما تكون هناك حاجة إلى الأحزاب الصغيرة لتعويض الأعداد المطلوبة للتحالف. ومُنح لابيد في البداية تفويضا مدته 28 يوما لتشكيل حكومة، لكن ذلك تعطل بسبب الصراع الأخير الذي استمر 11 يوما مع فصائل فلسطينية غزة. وانسحبت القائمة العربية الموحدة بزعامة منصور عباس، أحد الحلفاء المحتملين، من المحادثات خلال العملية العسكرية في غزة.
https://www.bbc.com/amharic/news-52254850
https://www.bbc.com/arabic/world-52145310
በጣልያን በኮሮናቫይረስ የሞተ ሰው ሥርዓተ ቀብር ለመሆኑ በቫይረሱ የሞቱ ሰዎች መቀበር ያለባቸው እንዴት ነው? ምን አይነት ጥንቃቄዎችስ መደረግ አለበት? በኮሮናቫይረስ የሞተ ሰው አስክሬንስ ቫይረሱን ያስተላልፋል? እነዚህን ጥያቄዎች በስዊድን አገር በሚገኘው ማላርዳሌንስ ዩኒቨርሲቲ ‘የግሎባል ኸልዝ’ መምህር እና የማሕበረሰብ ጤና ባለሙያ ለሆኑት አቶ በንቲ ገለታ አንስተንላቸው ነበር፡፡ አቶ በንቲ ጥናቶችን ጠቅሰው እንደሚሉት፤ አንድ በቫይረሱ የተያዘ ሰው ከሞተ/ች በኋላ በሽታውን አያስተላልፍም/አታስተላልፍም፤ ነገር ግን ግለሰቡ/ቧ ከሞተ/ች በኋላ የሞቱበት አካባቢ እንዲሁም የተጠቀሙባቸውና የነካኳቸው ዕቃዎች በቫይረሱ ሊበከሉ ይችላሉ፡፡ ከዚህም በተጨማሪ አንድ ሰው ከሞተ በኋላ ከተለያዩ የሰውነት ቀዳዳዎች ፈሳሾች ሊወጡ ይችላሉ፡፡ በእነዚህና ሌሎች ተመሳሳይ መንገዶች አማካኝነት ቫይረሱ ሊተላለፍ ይችላል፡፡ በመሆኑም አንድ ሰው በኮቪድ-19 ሕይወቱ ካለፈ በኋላ ግብዓተ መሬቱ በጥንቃቄ ሊፈጸም ይገባል ሲሉ ይመክራሉ፡፡ ባለሙያው እንደሚሉት አንድ ሰው በኮቪደ-19 ሲሞት አሸኛኘቱ ሦስት ደረጃዎች አሉት፡፡ 1. አዘገጃጀት በአገራችን በሁለት ዓይነት ሁኔታ አስክሬን ሊዘጋጅ እንደሚችል ባለሙያው ያስረዳሉ፡፡ በህክምና ተቋማት እና ከህክምና ተቋም ውጭ የሚከናወን ነው፡፡ “አንድ ሰው በህክምና ተቋማት ሲሞት አስክሬኑ እንዴት መዘጋጀት እንዳለበት የህክምና ባለሙያዎች በቂ ሥልጠና ስለሚኖራቸው፤ እዚያ ላይ ትኩረት ማድረግ አልፈልግም” የሚሉት ባለሙያው በቤት አሊያም ከህክምና ተቋም ውጭ የሞተን ሰውን እንዴት መዘጋጀት እንዳለበት ይገልጻሉ፡፡ በቅድሚያ ግለሰቡ ሕይወቱ እንዳለፈ በአቅራቢያ ወደሚገኝ የጤና ተቋም ደውሎ ማሳወቅና የጤና ተቋሙ በዚህ ያሰለጠናቸውን ሰዎች መላክ ይጠበቅበታል ይላሉ፡፡ ባለሙያው በዚህ ረገድ የሰለጠኑ ሰዎች በየቀበሌው መኖር አለባቸው ብለው ያምናሉ፡፡ ምክንያቱም በኮቪድ-19 የሞተ ሰው በሌላ በሽታ እንደሞተ ሰው ሳይሆን አስክሬኑ በጥንቃቄ መዘጋጀት አለበት፡፡ በመሆኑም አስክሬኑን የሚያዘጋጀው ሰው የእጅ ጓንቶች፣ የአፍና የአፍንጫ መሸፈኛ (ማስክ) እንዲሁም ገዋን ማድረግ ይጠበቅበታል፡፡ አካባቢውንም በጸረ ተህዋስ ኬሚካል መርጨት ያስፈልጋል፡፡ ግለሰቡ የተጠቀመባቸው ቁሳቁሶች፣ የለበሳቸው አልባሳቶች በበረኪና ወይም ኬሚካል ማጠብና መገልገል ሊያስፈልግ ይችላል፡፡ ዕቃዎቹ ወይም ቁሳቁሶቹ በዚህ መልክ ከጸዱ ማቃጠል ላያስፈልግ ይችላል፡፡ 2. አሸኛኘት በኮቪድ -19 የሞተን ሰው አስክሬን ከማዘጋጀት በተጨማሪ አስክሬን አሸኛኘት ዋናው ጥንቃቄ የሚያስፈልገው ጉዳይ ነው፡፡ አቶ በንቲ እንደሚሉት በተለይ በእኛ አገር ባህል መሠረት ሰው በብዛት ወጥቶ አስክሬን መሸኘት የተለመደ ነው፡፡ በዚህም ምክንያት ሳታወቅ የሟች አስክሬን በሰዎች ሊነኩ ይችላሉ፡፡ ከዚህም ባሻገር ከእርስ በርስ በሽታው ሊተላለፍ ይችላል፡፡ በዚህ ምክንያት አስክሬን የሚሸኙ ሰዎች ቁጥር እጅግ ማነስ እንዳለበት ይመክራሉ፡፡ በሽኝቱ ላይም በተቻለ መጠን ቤተሰብና የቅርብ ወዳጆች ብቻ ቢገኙ፤ እነርሱ ቢሆኑ አካላዊ ርቀታቸውን ጠብቀው በርቀት ቢሸኙ ይመረጣል፡፡ 3. ግብዓተ መሬት አፈጻጸም አንድ በኮቪድ -19 የሞተ ሰው አስክሬን ከተዘጋጀና ከተሸኘ በኋላ ግብዓተ መሬት ይፈጸማል፡፡ በዚህ ሂደት ቀብር የሚፈጽሙ ሰዎች ቢያንስ ጓንት ማድረግ አለባቸው፡፡ በሃይማኖትም ሆነ በሌላ ምክንያት አስክሬኑ በሳጥን የማይቀበር ከሆነ በአስክሬን ሻንጣ (በላስቲክ ተጠቅልሎ )መቀበር አለበት፡፡ ከሟቹ የሚረጩ አንዳንድ ፈሳሾች አለ ብለው የሚገምቱ ከሆነም ተደራቢ ጋዎን እና ማስክና ማድረግ ሊያስፈልጋቸው ይችላል፡፡
نحو ربع عدد المصابين على مستوى العالم في الولايات المتحدة بينما تبلغ نسبة المصابين في أوروبا نحو نصف عدد المصابين حول العالم وتسبب الوباء الذي بدأ في مدينة ووهان الصينية في ديسمبر/ كانون الأول الماضي في وفاة أكثر من 51 ألف شخص حتى الآن حسب إحصاءات الجامعة نفسها. وتعد الولايات المتحدة أكثر دول العالم من ناحية عدد الإصابات المؤكدة في ظل نظام تشخيص قوي بينما أصيبت إيطاليا بأكبر عدد للوفيات نتيجة الوباء. ورغم ذلك فإن عدد الإصابات أكثر من مليون شخص بكثير حيث تقتصر إحصاءات الجامعة على الحالات التي يتم تشخيصها. يذكر أن أغلب حالات الإصابة تتلقى النصح من مؤسسات الرعاية الصحية بالبقاء في المنزل والخضوع للحجر الصحي الطوعي حتى تتعافى ذاتيا ويتم تشخيص الحالات التي تحتاج النقل إلى المستشفيات لتلقي العلاج فيها بسبب تدهور موقفهم. مواضيع قد تهمك نهاية واحتاج الوباء نحو شهر ونصف فقط ليتمكن من التفشي بين أكثر من مليون شخص بعدما كان عدد المصابين 100 ألف مصاب كما تضاعف عدد المصابين خلال الأسبوع الماضي فقط. ويوجد نحو ربع عدد المصابين على مستوى العالم في الولايات المتحدة بينما تبلغ نسبة المصابين في أوروبا نحو نصف عدد المصابين حول العالم. في العاشر من مارس/آذار تم إغلاف إيطاليا بأكملها بسبب تفشي الفيروس آخر المستجدات أعلنت إسبانيا الخميس وفاة 950 شخصا خلال 24 ساعة فيما يعتقد أنه أكبر عدد وفيات يومي في دولة واحدة على مستوى العالم منذ بداية الوباء. وكان عدد حالات الإصابات التي شخصها الأطباء في إسبانيا قد ارتفعت خلال يوم الأربعاء من نحو 102 ألف مصاب إلى أكثر من 110 ألف مصاب بمعدل 8 في المئة من إجمالي عدد الحالات المشخصة، وهو نفس المعدل الذي سجلته البلاد خلال الأيام السابقة. وقالت السلطات الإسبانية إنها تعتقد أن الوباء وصل إلى ذروته حاليا، وتوقعت أن تشهد تراجعا في أعداد المصابين خلال الأيام المقبلة. وقالت ماريا خوسية سيرا، منسقة الطوارىء في وزارة الصحة، "واصلنا بمعدل إصابة يبلغ نحة 8 في المئة وعند هذه النقطة كما شاهدنا بالفعل تستقر البيانات". وتعتبر إسبانيا ثاني أكبر دولة من حيث عدد الضحايا عالميا كما أن اقتصادها تلقى ضربة موجعة بخسارة نحو 900 ألف وظيفة خلال الأزمة، بينما قالت الولايات المتحدة إنها تلقت طلبات إعانة ضد البطالة تعدى مجموعها 6.6 مليون طلب. كيف وصلنا إلى هذا الوضع؟ في ديسمبر/ كانون الأول الماضي حاول الطبيب الصيني، لي وينليانغ، ( 34 عاما ) توجيه رسالة تحذيرية لأطباء آخرين حول فيروس جديد في مدينة ووهان عاصمة إقليم هوبي في الصين. لاحقا تلقى الطبيب زيارة من افراد الشرطة واتهموه بنشر الأكاذيب والمخاوف التي لا أساس لها. مكتب التذاكر الأمريكي فارغاً في مطار سان فرانسيسكو الدولي في الثالث من يناير/ كانون الثاني الماضي كانت الأخبار متداولة على المنصات بخصوص "الفيروس الجديد الغامض" الذي أصاب وقتها 44 حالة مشخصة بينها 11 حالة تعاني مضاعفات حادة. عند تلك النقطة لم يكن هناك أي حالات وفاة معلنة لكن البعض كانوا يعربون عن خشيتهم من أن يكرر الفيروس الجديد سيناريو فيروس "سارس" عام 2003 والذي أدي لوفاة 774 شخصا. في الثامن عشر من الشهر ذاته كان عدد الحالات 60 مصابا فقط لكن الخبراء قدروا أن عدد الحالات الفعلية يتعدى 1700 مصاب. بعد يومين، وبينما كان أكثر من مليون شخص يستعدون للسفر في عطلة السنة القمرية الجديدة في الصين، تضاعف عدد المصابين أكثر من 3 ممرات ليصل إلى 200 إصابة، ووصل الفيروس إلى العاصمة بكين وشنغهاي وشنزن. وفي الثالث والعشرين من الشهر نفسه تم إغلاق ووهان بشكل كامل بعد وفاة 18 شخصا بينهم 17 في إقليم هوبي وحدة كما بلغ عدد المصابين 570 مصابا بعضهم في تايوان واليابان وتايلان وكوريا الجنوبية والولايات المتحدة. بعد 10 أيام توفي مصاب في الفلبين ليسجل أول حالة وفاة جراء الفيروس خارج الصين، وفي السادس من فبراير/ شباط الماضي توفي الطبيب الصيني لي وينليانغ بسبب إصابته بالفيروس. في الثالث والعشرين من الشهر نفسه بدأ تزايد حالات الإصابة في 10 مدن في مقاطعة لومبارديا الإيطالية التي أغلقت بشكل كامل وفي العاشر من مارس/ آذار تم إغلاق إيطاليا بأكملها. في الثالث والعشرين من الشهر الماضي، أعلن رئيس الوزراء البريطاني، بوريس جونسون، إغلاق البلاد 3 أسابيع وبعد 3 أيام كان عدد حالات الإصابة في الولايات المتحدة يتخطى الصين بعدد مصابين يتعدى 86 ألف حالة إصابة. في الثاني من أبريل/ نيسان وصل عدد المصابين في الولايات المتحدة إلى 217 ألف مصاب أي نحو ضعف عدد المصابين في إيطاليا. تطورات أخرى: -الرئيس الروسي فلاديمير بوتين أعلن تمديد فترة السماح للمواطنين بعدم الذهاب إلى العمل حتى نهاية الشهر الجاري. -وصل عدد المتوفين في بلجيكا جراء الوباء إلى ألف ضحية. -في إيران أعلنت السلطات رسميا وفاة 3100 شخص بسبب الوباء.
https://www.bbc.com/amharic/news-54367341
https://www.bbc.com/arabic/world-54370980
የአገሪቷ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰረጌ ላቭሮቭ ለሁለቱ አገራት መንግሥታት ጥሪ ያቀረቡ ሲሆን፤ መሥሪያ ቤታቸው እንደገለፀው ሚኒስትሩ፤ አገራቱ 'ለጦርነት መቋመጣቸውን' እንዲያቆሙ አሳስበዋል።. ረቡዕ ዕለት የሚኒስትር ሰርጌ ላቭሮቭ መሥሪያ ቤት እንደገለፀው፤ ሩሲያ የሰላም ውይይቱን ለማዘጋጀት ፈቃደኛ መሆኗን ለመግለፅ የሁለቱን አገራት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ጠርተው ነበር። የሩሲያው ፕሬዚደንት ቭላድሚር ፑቲንም ግጭቱን አስመልክተው ከፈረንሳዩ ፕሬዚደንት ኢማኑኤል ማክሮን ጋር በስልክ ተወያይተዋል። ሁለቱ መሪዎች የተኩስ አቁም ጥሪ አቅርበዋል። ሩሲያ ከአርሜንያ ጋር የጦር ሕብረት ያላት ሲሆን በአገሪቷም የጦር ሰፈር አላት። ይሁን እንጅ ከአዘርባጃን መንግሥት ጋርም የቅርብ ግንኙነት እንዳላት ይነገራል። አርሜንያ ራስገዝ የሆነችውን ናጎርኖ- ካራባክህን የምትደግፍ ቢሆንም ይፋዊ እውቅና ግን አላገኘችም። በሁለቱ አገራት መካከል እሁድ እለት በተቀሰቀሰው ግጭት ከ100 በላይ ሰዎች የሞቱ ሲሆን፤ በዓመታት ውስጥ በግዛቷ ሳቢያ የተቀሰቀሰው ከባድ ግጭት ነውም ተብሏል። የአዘርባጃን አካል እንደሆነች የምትታወቀው ናጎርኖ-ካራባህ የምትተዳደረው ግን በአርሜንያ ነው። አርሜንያና አዘርባጃን በግዛቷ ሳቢያ ከጎርጎሮሳዊያኑ 1988-1994 ድረስ ተዋግተዋል። አሁንም ዓለም አቀፍ ኃይሎች በግጭቱ ጣልቃ ይገባሉ የሚል ስጋት እየጨመረ መጥቷል። ሰሞኑን የተቀሰቀሰው ግጭት መነሻው ግልፅ አይደለም። ረቡዕ ዕለት የአዘርባጃኑ ፕሬዚደንት ኢልሃም አሊየቭ የአርሜንያ ወታደሮች ግዛቷን ለቀው እስኪወጡ ድረስ እንደሚዋጉ ዝተዋል። " አንድ ቅድመ ሁኔታ ብቻ ነው ያለን፤ ይህም የአርሜንያ ወታደሮች ያለምንም ማቅማማት፣ ሙሉ ለሙሉ እና በአፋጣኝ መሬታችንን ለቀው መውጣት አለባቸው" ሲሉ ነበር ፕሬዚደንቱ የተናገሩት። አዘርባጃን በበኩሏ ሁለት የጠላት የጦር ታንኮች መውደማቸውን የሚያሳይ ተንቀሳቃሽ ምስል ያጋራች ሲሆን፤ የአርሜንያ ብርጌድ በቶናሸን መንደር ያለውን አካባቢ ጥለው መውጣታቸውን ገልፃለች። ረቡዕ ዕለት አዘርባጃን በማርታከርት ከተማ ላይ በፈፀመችው የአየር ድብደባ ሦስት ሰላማዊ ዜጎች መገደላቸውን የአርመኒያ መገናኛ ብዙኃን ዘግበዋል። የመንግሥት የዜና ወኪሉ 'አርመንፕረስ' ደግሞ ግጭቱ ከተቀሰቀሰ ጀምሮ ሰባት ሰላማዊ ሰዎች እና 80 ወታደሮች ተገድለዋል ብሏል። በሌላ በኩል የአርሜንያ መከላከያ ሚኒስቴር በቱርክ ኤፍ-16 ተመትቶ እንደተጣለ የተነገረው የአርመኒያ ኤስዩ-25 የጦር ጀትን ምስል አውጥቷል። የአዘርባጃን ታማኝ ወዳጅ የሆነችው ቱርክ ግን የቀረበባትን ክስ 'ርካሽ ፕሮፖጋንዳ' ስትል ውድቅ አድርገዋለች። ይሁን እንጅ አንድ ተዋጊ ባለፈው ሳምንት ከሰሜን ሶሪያ እንደተመለመለ እና ለውጊያው በቱርክ በኩል እንደተላከ ለቢቢሲ አረብኛ ተናግሯል። የቱርክ ፕሬዚደንት ሬሲፕ ታይፕ ኤርዶዋን አማካሪ ኢልኑር ሴቪክ ግን ዘገባውን 'ሙሉ ለሙሉ መሰረተ ቢስ' ብለውታል። ግጭቱ የሰሜን አትላንቲክ የጦር ቃልኪዳን ድርጅት -ኔቶ አባል አገራት በሆኑት ፈረንሳይና ቱርክ መካከል ውጥረትን ፈጥሯል። ፈረንሳይ ለበርካታ አርሜንያዊያን መኖሪያ ስትሆን ቱርክ ደግሞ በአዘርባጃን የሚገኙ ቱርካዊያንን ትደግፋለች። ረቡዕ ዕለት የቱርክ የውጭ ጉዳይ ሚኒሰተር ሜቭሉት ካቩሶግሉ ፈረንሳይ "አርሜንያዊያንን ትደግፋለች" ሲሉ ከሰዋል። የፈረንሳዩ ፕሬዚዳነት ኢማኑኤል ማክሮንም ለዚህ የአፀፋ ምላሽ የሰጡ ሲሆን ከቱርክ የሚመጡ 'ጦርነት ቀስቃሽ' መልዕክቶችን ተችተዋል። ፕሬዚደንት ፑቲንና ማክሮን በስልክ ውይይት ካደረጉ በኋላ ቀጣይ እርምጃዎች ላይ መነጋገራቸውንና የአውሮፓ የፀጥታና ትብብር ድርጅት-ሚንስክ ግሩፕ ግጭቱን ለመፍታት እንደሚሞክር የፑቲን መሥሪያ ቤት ባወጣው መግለጫ አስታውቋል። ሚንስክ ግሩፕ በጎርጎሮሳዊያኑ 1992 የተመሰረተ ሲሆን የሚመራው በፈረንሳይ፣ ሩሲያ እና አሜሪካ ነው።
تشهد المنطقة أشد القتال دموية منذ وقف اطلاق النار الذي تم التوصل إليه في عام 1994 وأعلن وزير الخارجية الروسي سيرغي لافروف تفاصيل العرض الذي قدمته موسكو للبلدين المتحاربين. وقتل أكثر من 100 شخص في القتال منذ يوم الأحد الماضي. وتدير عرقية الأرمن منطقة ناغورنو كاراباخ التابعة رسميا إلى أذربيجان. وأعلن مكتب وزير الخارجية الروسي يوم الأربعاء أن لافروف اتصل بنظيريه الآذري والأرميني وأخبرهم بعرض موسكو استضافة المفاوضات. مواضيع قد تهمك نهاية وكان الرئيس الروسي فلاديمير بوتين قد ناقش في مكالمة هاتفية موضوع القتال الدائر في جنوب شرقي القارة الأوروبية مع الرئيس الفرنسي إيمانويل ماكرون، وكرر الزعيمان مناشدات المجتمع الدولي بضرورة وضع حد للقتال والالتزام بوقف فوري لإطلاق النار. ويذكر أن روسيا متحالفة عسكريا مع أرمينيا ولها قاعدة فيها، ولكنها تقيم في الوقت ذاته علاقات وطيدة مع الحكومة الآذرية. وتساند أرمينيا "جمهورية ناغورنو كاراباخ" الانفصالية، ولكنها لم تعترف بها رسميا. ولا يزال من غير الواضح السبب الكامن خلف اندلاع القتال الأخير. وكان الرئيس الآذري إلهام علييف قد تعهد يوم الأربعاء بمواصلة القتال حتى انسحاب القوات الأرمينية من ناغورنو كاراباخ. وقال الرئيس الآذري "لدينا شرط واحد: على القوات الأرمينية الانسحاب كليا ودون شروط مسبقة من أراضينا". وكانت أذربيجان قد نشرت شريطا قالت إنه يظهر تدمير دبابتين "معاديتين"، وقالت إن لواء أرمينيا قد فر من المنطقة المحيطة بقرية توناشين. وقال الإعلام الأرميني من جانبه إن ثلاثة مدنيين قتلوا جراء غارة جوية نفذها الطيران الاذربيجاني على أهداف في بلدة مارتاكيرت يوم الأربعاء. وقالت وكالة أرمنبريس الأرمينية الرسمية إن سبعة مدنيين و80 عسكريا قتلوا منذ اندلاع الصدامات الأخيرة. كما نشرت وزارة الدفاع الأرمينية صورة لمقاتلة أرمينية من طراز سوخوي 25 قالت إن مقاتلة تركية من طراز ف-16 أسقطتها يوم الثلاثاء الماضي. ولكن تركيا، حليفة أذربيجان، نفت ذلك ووصفت الادعاءات الأرمينية بأنها "دعاية رخيصة". وثمة تقارير تتحدث عن قيام تركيا بارسال مقاتلين سوريين إلى المنطقة لمساعدة القوات الآذرية. وقال أحد هؤلاء لبي بي سي العربية إنه جُنّد في شمالي سوريا الأسبوع الماضي وأرسل للقتال في أذربيجان من خلال تركيا، ولكن أحد مستشاري الرئيس التركي رجب طيب أردوغان، ويدعى إيلنور شفيق، وصف التقرير بأنه "لا أساس له على الإطلاق". وتسبب القتال الدائر في ناغورنو كاراباخ في تصاعد حدة التوتر بين فرنسا وتركيا، العضوتان في حلف شمال الأطلسي. ففرنسا تستضيف جالية أرمنية كبيرة، بينما تساند تركيا أذربيجان، الدولة التركستانية التي تربطها معها أواصر قوية. وكان وزير الخارجية التركي مولود جاويش أوغلو قد اتهم فرنسا يوم الأربعاء بدعم الاحتلال الأرميني لناغورنو كاراباخ التابعة لأذربيجان. ولكن الرئيس الفرنسي ايمانويل ماكرون رد على ذلك بقوة وانتقد "الرسائل العدائية" الصادرة من أنقرة والتي "تساعد على إزالة أي تردد قد تشعر به أذربيجان إزاء إعادة احتلال منطقة ناغورنو كاراباخ". وأضاف "ولن نتقبل ذلك أبدا". وأصدر الكرملين في موسكو تصريحا عقب المحادثة الهاتفية التي أجراها الرئيس بوتين مع نظيره الفرنسي قال فيه إن الزعيمين ناقشا الخطوات المقبلة التي قد تتمكن من القيام بها مجموعة مينسك المنبثقة عن منظمة الأمن والتعاون في أوروبا في سبيل حل الأزمة الراهنة. وكانت مجموعة مينسك قد أسست في عام 1992، وتتولى كل من فرنسا وروسيا والولايات المتحدة رئاستها.
https://www.bbc.com/amharic/news-51306276
https://www.bbc.com/arabic/world-51312319
የቻይና የጤና ባለስልጣናት እንዳስታወቁት እስከ ትላንት ድረስ በአገሪቱ ውስጥ 7711 በበሽታው መያዛቸው የተረጋገጡ ሰዎች አሉ። በሽታው ከቻይና ባሻገር በዓለም ዙሪያ በሚገኙ ቢያንስ 16 አገራት ውስጥ መዛመቱም ተገልጿል። • በኮሮናቫይረስ ሳይያዙ አይቀሩም ተብለው የተጠረጠሩ 4 ሰዎች በአዲስ አበባ ተገኙ የዓለም የጤና ድርጅትም ዛሬ ተሰብስቦ በወረርሽኙ ላይ እንደሚመክርና በሽታው ያለበት ደረጃ ዓለም አቀፍ የጤና ስጋት መሆን አለሚሆኑን ይወስናል ተብሎ ይጠበቃል። የድርጅቱ ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ቴድሮስ አድሃኖም ትናንት እንደተናገሩት "ባለፉት አምስት ቀናት ውስጥ በተለይም በአንዳንድ አገራት ውስጥ በዋናነት ከሰው ወደ ሰው የታየው የበሽታው ስርጭት አሳስቦናል" ብለዋል በተለይም ጀርመንን፣ ቬትናምንና ጃፓንን ከዚህ አንጻር ጠቅሰዋል። ዳይሬክተሩ ጨምረውም "ከቻይና ውጪ ያለው የበሽታው ስርጭት በአንጻራዊነት ትንሽ ቢሆንም፤ ከፍተኛ ወረርሽኝ ሊያስከትል የሚችል ዕድል አለ" ብለዋል። • ኮሮናቫይረስ፡ ምን ያህል አሳሳቢ ነው? ምንም እንኳን እስካሁን በሽታውን የሚፈውስ መድሃኒትም ሆነ የሚከላከል ክትባት የለም። ኮሮና ቫይረስ የከፋ የመተንፈሻ አካላት ህመምን በማስከተል እስከ ሞት የሚያደርስ ሲሆን በተለይም በሽታው ቀደም ሲል ህመም በነበረባቸው በዕድሜ የገፉ ሰዎች ላይ እንደሚጸና ባለሙያዎች ይናገራሉ። እስካሁን ድረስ ቻይና ውስጥ በበሽታው መያዛቸውና መሞታቸው የተረጋገጠው አብዛኞቹ ሰዎች ሁቤይ የምትባለው ግዛት ዋና ከተማ በሆነችው ወረርሽኙ በተቀሰቀሰባት የዉሃን ከተማ ውስጥ የሚገኙ ናቸው ተብሏል። በአሁኑ ጊዜ በከተማዋ ያሉ ሰዎች እንዳይወጡ ጥብቅ ቁጥጥር እየተደረገ ሲሆን ቻይና የበሽታውን መስፋፋት ለመግታት በግዛቶቿ ውስጥም በርካታ የእንቅስቃሴ እገዳዎችን ጥላለች። በሁቤይ ግዛት ውስጥ የሚገኙ ሰዎች ከቤታቸው መውጣት ምንም ስጋት እንደሌለው እኪረጋገጥ ድረስ የዕት ከዕለት ሥራቸውን ከቤታቸው ሆነው እንዲያከናውኑ በአሰሪዎቻቸው ተነግሯቸዋል። በቻይና በተከሰተው ኮሮና ቫይረስ ምክንያት የተዘጉ ከተሞች ጭር ብለዋል
الفيروس ينتشر في جميع أنحاء الصين وقالت السلطات الصحية في الصين إن عدد حالات الإصابة المؤكدة في البلاد حتى 29 يناير/ كانون الثاني بلغ 7711 حالة. وانتشرت العدوى أيضا إلى 15 بلدا آخر على الأقل خارج الصين. ومن المقرر أن تعقد منظمة الصحة العالمية اجتماعا لمناقشة مسألة إن كان الفيروس يشكل حالة طوارئ صحية عالمية. وكان تفشي المرض عالميا قد بدأ من مدينة ووهان، الواقعة في مقاطعة هوبي وسط البلاد. مواضيع قد تهمك نهاية كيف ينتقل الفيروس؟ حتى الآن لا يوجد علاج محدد أو لقاح ضد المرض. ومع ذلك، فقد تعافى عدد من الأشخاص بعد خضوعهم للعلاج. وقال طبيب يُدعى ريان، من منظمة الصحة العالمية، إن فريقا دوليا من الخبراء من دول مختلفة سيتوجه إلى الصين للعمل مع الخبراء هناك لمعرفة المزيد عن كيفية انتقال المرض. وأضاف: "نحن في منعطف مهم في هذا الحدث. نعتقد أن سلسلة انتقال الفيروس هذه يمكن أن تتوقف". وتمكن علماء في أستراليا من إعادة تخليق الفيروس في المعمل خارج الصين، وهو ما بعث الأمل في أنه يمكن استخدامه لتطوير اختبار تشخيص مبكر للمرض قبل تطوره. الفيروس وصل إلى التبت وقال المدير العام لمنظمة الصحة العالمية تيدروس أدهانوم غيبريسوس، الذي زار الصين هذا الأسبوع، إن معظم الأشخاص الذين أصيبوا بالفيروس كانوا يعانون من "أعراض معتدلة للعدوى"، ولكن حوالي 20 في المئة فقط عانوا من تأثير حاد، مثل الالتهاب الرئوي وصعوبة التنفس. وقال إن الصين "تحتاج إلى تضامن العالم ودعمه"، وأن "العالم يجتمع معا لإنهاء تفشي المرض، بالاعتماد على الدروس المستفادة من تفشي أمراض سابقة". وأضاف غيبريسوس أن منظمة الصحة العالمية "تشعر بأسف شديد" لأنها أشارت في ثلاثة تقارير الأسبوع الماضي إلى أن الخطر العالمي من الفيروس "معتدل"، بدلا من التنبيه إلى أن الخطر "مرتفع". ووصف انتشار المرض من شخص إلى شخص في ألمانيا وفيتنام واليابان بأنه مثير للقلق، وقال إن الخبراء سيبحثون الأمر في اجتماع المنظمة. ما الذي يجري في مدينة ووهان؟ يعيش سكان المدينة في عزلة وخوف. فقد تم حظر السفر والتنقل، وقيدت حركة المرور، واحتجز 11 مليون شخص في منازلهم، في محاولة للحد من انتشار الفيروس. وظهرت مقاطع فيديو عبر الإنترنت لسكان بعض البنايات وهم يهتفون من وراء النوافذ "ووهان جيايو!" وتعني "كوني قوية ووهان!". وانتشرت مقاطع الفيديو على موقع ويبو للتواصل الاجتماعي، وهو موقع تواصل اجتماعي خاص بالصين فقط يشبه موقع تويتر، حيث ينشر أشخاص من جميع أنحاء البلاد رسائل داعمة. وكتب أحد المستخدمين بالموقع: "سنتجاوز هذا. ووهان جيايو، البلد كله يدعمك". ونقلت وكالة فرانس برس الأربعاء عن رجل في الخمسينيات من عمره، في أحد الشوارع المهجورة، قوله: "هذا هو اليوم الأول منذ الإغلاق الذي أتمكن فيه من الخروج". وأوضح أنه ليس لديه طعام، وأضاف أنه "بحاجة لشراء الطعام". ما هو وضع السفر إلى الصين؟ أعلنت هونغ كونغ، التابعة للصين، عن خطط لتقييد السفر عبر الحدود بين المدينة والبر الرئيسي للصين. وأوقفت الخطوط الجوية البريطانية جميع الرحلات الجوية من الصين وإليها، وحذرت وزارة الخارجية البريطانية من "السفر إلا في حالات الضروروة". الفيروس انتشر في 15 بلدا آخر خارج الصين كما اتخذت عدة شركات طيران أخرى تدابير مماثلة. ومن المقرر أن توقف ليون إير، إحدى أكبر شركات الطيران الآسيوية، رحلاتها إلى الصين اعتبارا من السبت. تطورات أخرى:
https://www.bbc.com/amharic/news-53798540
https://www.bbc.com/arabic/sports-52702277
በ23 ሚሊዮን ብር በጨረታ የተሸጠው የማይክል ጆርዳን ናይክ ኤይር ጆርዳን ስኒከር በዚህ ሳምንት በበይነ መረብ በነበረው ጨረታ ላይ ናይክ ኤይር ጆርዳን 1 የተባለው የስፖርተኛው ጫማ መሸጡም ተገልጿል። ጫማውም በቺካጎ ቡልስ ቡድን ይጫወት በነበረበት ወቅት በጎርጎሳውያኑ 1985 ያጠለቀው ነው ተብሏል። በዚህ ጫማም ወደላይ በመዝለል በርካታ ኳሶችን በመረቡ በማስቆጠርም በታሪካዊነቱ የተመዘገበ ነው። በርካታ ስፖርታዊና የስነ ጥበብ ጨረታዎችን በማካሄድ የሚታወቀው ክርስቲስ የተባለው ኩባንያ እስካሁን ድረስ ዘጠኝ የማይክል ጆርዳን ጫማዎችን ሸጧል። እነዚህ ጫማዎችም ማይክል ጆርዳን ለአስራ አራት አመታት የነገሰበትን የቺካጎ ቡልስ ቡድን ቆይታውን ለመዘከርም ነው። ጫማው ስታዲየም ጉድስ የተባለ የአሜሪካ ኩባንያ ንብረት ሲሆን፤ ከማይክል ጆርዳን ታሪካዊ ጫማዎች ውስጥ ምርጡም ነው ተብሏል። ሁሉም ጫማዎች ማይክልን ስፖንሰር ያደርገው በነበረው ናይኪ የአልባሳትና ጫማ አምራች ኩባንያ የተመረቱ ናቸው። ብርቅና ድንቅ የተባለውን ይህንን ጫማ ጨምሮ ሌሎች ጫማዎችን መሰብሰብ የሚፈልጉ ስላሉ ከፍተኛ መዋዕለ ንዋይ በማፍሰስም እየሸመቱ መሆናቸውንም ኩባንያው አስታውቋል። ከዚህ ጫማም በተጨማሪ በጎርጎሳውያኑ 1992 ኦሎምፒክስ ላይ አሜሪካን ለድል ያበቃትን ጨዋታ የተጫወተብትን ኤይር ጆርዳን 7 በ11 ሺህ 500 ዶላር (413 ሺህ ብር) ተሸጧል። ሌሎች ስብስቦችም እንዲሁ በ21 ሺህ 500 ዶላርና (772 ሺህ ብር)፣ 8 ሺህ 750 ዶላር (314 ሺህ) ለሽያጭ ቀርበዋል። በገበያው ላይ ያለው ፍላጎት ከጊዜ ወደ ጊዜም እየጨመረ መሆኑንም ኩባንያው አመላክቷል። በቅርጫት ኳስ ታሪክ ውስጥ ከፍተኛ ስፍራ የሚሰጠው ማይክል ጆርዳን የቅርጫት ንጉስና ድንቅ ተጫዋችም ተብሎ ይሞካሸል። በአለም ስፓርትም ዘንድ ከፍተኛ ዝናን የተጎናፀፈው ማይክል በተለይም በጎርጎሳውያኑ 1980ዎቹና 90ዎቹ የቅርጫት ኳስ ስፖርትን በአለም አቀፉ መድረክ በማስተዋወቅ ረገድም ሚናን በመጫወቱም ስሙ ይወሳል። በቅርቡ በስፖርተኛው ህይወት ዙሪያ የሚያጠነጠነው 'ዘ ላስት ዳንስ' የሚል ርዕስ የተሰጠውም ተከታታይ ፊልም በኔትፍሊክስ መውጣቱን ተከትሎ የማይክል ጆርዳን ዝናም እንደገና እየተነሳ ይመስላል።
تم بيع الحذاء في مزاد سوثبيز يوم الأحد وكان من المتوقع أن يجلب حذاء نايكي اير جوردان 1س Nike Air Jordan 1s))، الذي ارتداه خلال موسمه الأول مع فريق شيكاغو بولز، ما بين 100ألف و 150 ألف دولار في دار سوذبيز للمزادات. وكان الرقم القياسي السابق يبلغ 500 ألف و437 دولار لزوج من أحذية نايكي "مون شوز" Moon Shoes التي أنتجت عام 1972. وكان جوردان يرتدي زوجين غير متطابقين من الحذاء، اذ يرتدي مقاس 13 في رجله اليسرى ومقاس 13.5 في رجله اليمنى. وتمّ بيع حذاء نايكي اير جوردان 1س من قبل جوردان غيلير، مؤسس متحف "شوزيوم" Shoezeum الخاص بحذاء "مون شوز" Moon Shoes في لاس فيغاس. مواضيع قد تهمك نهاية وتزامن المزاد مع فيلم وثائقي من نيتفليكس بعنوان "ذا لاست دانس" The Last Dance الذي يحتوي على لقطات من وراء الكواليس حين كان فريق شيكاغو بولز يحاول الفوز بلقب الدوري الامريكي للمحترفين للمرة السادسة في موسم 1997-98.
https://www.bbc.com/amharic/news-55313819
https://www.bbc.com/arabic/world-55454915
የዩናትድ ኪንግደም ጤና ሚንስትር ማት ሃንኮክ ለአገሪቱ ምክር ቤት አባላት እንደተናጉት፤ አዲሱ የኮሮናቫይረስ ዝርያ ቢያንስ በተለያዩ 60 ስፍራዎች መገኘቱ ተመዝግቧል ብለዋል። ማት ሃንኮክ መንግሥታቸው ጉዳዩን ለዓለም ጤና ድርጅት ማሳወቁን እና የዩኬ ተመራማሪዎች በአዲሱ የኮሮናቫይረስ ዝርያ ላይ ምርምር እያደረጉ መሆኑን አስታውቀዋል። የጤና ሚንስትሩ እስካሁን ያሉት መረጃዎች ይህ ዝርያ ከዚህ ቀደም ከነበረው የኮሮናቫይረስ ዝርያ በላይ አደገኛ ስለመሆኑ አልያም የበለጸጉት የኮሮናቫይረስ ክትባቶችን ስለመቋቋሙ አያመለክቱም ብለዋል። "በተለይ በደቡብ እንግሊዝ በርካታ በዚህ አዲስ የኮሮናቫይረስ ዝርያ የተጠቁ ከ1 ሺህ በላይ ሰዎችን አግኝተናል" ያሉት ማት ሃንኮክ፤ ክትባቶችን ለዜጎች በፍጥነት በማድረስ የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝን ለመቆጣጠር ጥረት እንደሚደረግ ተናግረዋል። የጤና ባለሙያው ፕሮፌሰር ክሪስ ዊቲ አዲሱ የኮሮናቫይረስ ዝርያ በተለመደው የኮሮናቫይረስ ምርመራ እንደሚለይ ተናግረዋል። ፕሮፌሰሩ ጨምረውም በደቡብ እንግሊዝ በቅርብ ሳምንታት ውስጥ በአዲሱ ቫይረስ የሚያዙ ሰዎች ቁጥር እየጨመረ መምጣቱን አረጋግጠዋል። በአዲሱ የኮሮናቫይረስ ውስጥ የቫይረሱ የፕሮቲን ብዛት እንደጨመረ የታወቀ ሲሆን፤ የቫይረሱ የፕሮቲን መጠን መጨመር በቫይረሱ ባህሪ ላይ የሚኖረው ለውጥ ምን ሊሆን እንደሚችል ግን ገና ግልጽ አይደለም። በበርሚንግሃም ዩኒቨርሲቲ የዘርፉ ተመራማሪ የሆኑት ፕሮፌሰር አለን ማክናሊ፤ "ብዙ መደናገጥ ያለብን አይመስለኝም። ይህ ማለት ቫይረሱ በፍጥነት የተላለፋል ማለት አይደለም ወይም አደገኛ ነው ማለት አይደለም" ብለዋል። በቅርብ ቀናት ዩናይትድ ኪንግደም እና አሜሪካ ፋይዘርና በባዮንቴክ የበለጸገውን የኮሮናቫይረስ ክትባት ለዜጎቻቸው መስጠት መጀመራቸው ይታወሳል። 95 በመቶ የኮሮናቫይረስን ይከላከላል የተባለለት ይህንን ክትባት ለዜጎች በመስጠት ዩናይትድ ኪንግደም ቀዳሚዋ አገር ሆና ነበር።
ويأتي هذا فيما تجري استعدادات لبدء حملات تطعيم باللقاح في أنحاء القارة. ورُصدت حالات إصابة في إسبانيا والسويد وسويسرا، مرتبطة بأشخاص قدموا من المملكة المتحدة. وأدت المعلومات التي أُعلن عنها قبل أسبوع عن السلالة الجديدة التي انتشرت في إنجلترا إلى فرض قيود على السفر من بريطانيا إلى عشرات البلدان. وأصبحت المجر أول دولة في الاتحاد الأوروبي تبدأ تطعيم مواطنيها ضد الفيروس. مواضيع قد تهمك نهاية وقالت وكالة الأنباء الرسمية في المجر إن أول شخص تلقى لقاح فايزر-بيونتيك طبيب في مستشفى ديل-بيست المركزي. ومن المتوقع أن تبدأ التطعيمات في فرنسا وألمانيا وإسبانيا الأحد. وفي مدريد، قال أنطونيو ثاباتيرو، نائب رئيس مكتب الصحة في العاصمة الإسبانية، إن هناك 3 حالات إصابة بالسلالة الجديدة لأقارب شخص عاد من بريطانيا يوم الخميس. وهناك حالة إصابة رابعة لرجل عاد من بريطانيا مؤخرا. وقال ثاباتيرو إن حالة جميع المصابين بالفيروس غير خطيرة وأنه "لا يوجد داع للقلق". وأشار إلى وجود 3 حالات أخرى مشتبه بها، لكن نتائج الاختبارات لن تكون متاحة قبل الثلاثاء أو الأربعاء. وقبل ساعات، أعلنت فرنسا تسجيل أول إصابة بهذه السلالة. وقالت وزارة الصحة الفرنسية إنّ الشخص المصاب فرنسي من تور، بوسط فرنسا، كان قد وصل من لندن في يوم 19 ديسمبر/ كانون الأول. وأوضحت أنه لم تظهر عليه أي أعراض، وأنه قيد العزل في منزله حاليا. وأغلقت فرنسا حدودها مع بريطانيا بعد رصد السلالة الجديدة هناك، لكنها رفعت الحظر عن مواطني الاتحاد الأوروبي يوم الأربعاء، بشرط أن يقدموا نتيجة اختبار تثبت خلوهم من الفيروس قبل السفر. وأمضى الآلاف من سائقي الشاحنات يوم عيد الميلاد في سياراتهم في كنت في انتظار عبور القناة الإنجليزية. ورصدت سويسرا 3 حالات إصابة، بينهم اثنان لمواطنين بريطانيين موجودين حاليا في البلد. وسويسرا هي الدولة الوحيدة في الاتحاد الأوروبي التي أبقت منتجعات التزلج بها مفتوحة خلال عطلة عيد الميلاد والعام الجديد، ولقد وصل إليها آلاف السائحين من بريطانيا خلال الأسبوعين الماضيين. وفي السويد، قالت السلطات الصحية إن مسافرا أُصيب بالسلالة الجديدة، وأنه يخضع للعزل المنزلي منذ قدومه من بريطانيا. وفي وقت سابق، رُصدت حالات إصابة بالسلالة الجديدة في الدنمارك وألمانيا وإيطاليا وهولندا. وخارج أوروبا، سجلت أستراليا في السابق وجود السلالة الجديدة، بينما أعلنت اليابان يوم الجمعة رصد 5 حالات إصابة لأشخاص وصلوا لتوهم من بريطانيا. ماذا نعرف عن السلالة الجديدة؟ أُلقي باللوم على السلالة الجديدة، التي اكتشفت لأول مرة في جنوب إنجلترا في سبتمبر/ أيلول، في الارتفاع الحاد في مستويات الاختبارات الإيجابية في الأسابيع القليلة الماضية في لندن وجنوب شرق إنجلترا وشرق إنجلترا. ويقول مكتب الإحصاءات الوطنية في بريطانيا إن حوالي ثلثي الأشخاص الذين ثبتت إصابتهم في هذه المناطق يمكن أن تكون لديهم السلالة الجديدة - لكن هذا مجرد تقدير. هناك ثلاثة أمور متزامنة تجعل الاهتمام منصبا على السلالة الجديدة: يقول مراسل الشؤون الصحة والعلوم في بي بي سي، جيمس غالاغر، إن كل هذه العوامل تجعل الفيروس قادرا على الانتشار بسهولة أكبر. ومع ذلك، لا يوجد دليل على أن السلالة الجديدة أكثر فتكا، ومن المفترض أن تظل اللقاحات الرائدة التي تم تطويرها في الأشهر الأخيرة فعالة، كما يقول الخبراء. كيف استجاب العالم لأزمة السلالة الجديدة في بريطانيا؟ حظرت أكثر من 40 دولة جميع المسافرين الوافدين من المملكة المتحدة في وقت سابق من هذا الشهر. عُلقت الرحلات الجوية من المملكة المتحدة إلى مناطق في جميع أنحاء العالم بما في ذلك إسبانيا والهند وهونغ كونغ. وتقطعت السبل بمئات الأشخاص لساعات نتيجة قيود السفر. وذهبت المملكة العربية السعودية وسلطنة عمان والكويت إلى أبعد من ذلك، حيث أغلقت حدودها بالكامل لمدة أسبوع. ويوم السبت، قررت اليابان إغلاق حدودها أمام الأجانب حتى نهاية يناير/ كانون الثاني. ويُستثنى من هذا المواطنين اليابانيين والأجانب المقيمين في اليابان الموجودين حاليا خارجها.
https://www.bbc.com/amharic/news-55465062
https://www.bbc.com/arabic/world-55466229
በቅርቡ በሕዝብ እንደራሴዎች ምክር ቤት ቀርበው ለኢትዮጵያ ሕዝብ ንግግር ያደረጉት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ ኤርትራ፤ ከህወሓት ጥቃት በማፈግፈግ ላይ ያሉ ኢትዮጵያዊያን ወታደሮችን አብልታለች፣ አልብሳለች እንዲሁም አስታጥቃለች ሲሉ ተናግረው ነበር። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህ እርዳታ የኢትዮጵያ ወታደር ተመልሶ 250 ሺህ ወታደሮች ያለውን ሕወሓት እንዲወጋ አስችሎታል ብለው ነበር። አሁን በፌዴራል መንግሥቱ ከሥልጣን የተወገደው ህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ ትግል ላይ ሳለ በሽምቅ ውጊያ ይታወቅ ነበር። "የኤርትራ ሕዝብ ከእኛ ጎን የቆሙ ወገኖቻችን እንደሆኑ በአስቸጋሪ ወቅት አሳይተውናል" ብለው ነበር ጠቅላይ ሚኒስትሩ። ምንም እንኳ ጠቅላይ ሚኒስትሩ፤ ፕሬዝደንት ኢሳያሳ የኤርትራ ወታደሮች ለአስርታት በኢትዮጵያ መንግሥት የሥልጣን መንበር ላይ የቆውን ህወሓትን እንዲዋጉ ልከዋል የሚለውን ባያምኑም ኤርትራ ላደረገችው ድጋፍ የሰጡት እውቅና ግን ትልቅ ነበር። የኤርትራ ሆስፒታል ተደብድቧል ስለመባሉ የኤርትራ ወታደሮች ከኢትዮጵያ ወታደሮች ጎን አብረው እየተዋጉ ነው የሚለው ክስ መጀመሪያ የተሰማው ከህወሓት በኩል ነበር። አልፎም ግጭቱን ሸሽተው የተሰደዱ ነዋሪዎችና አገር ውስጥ እንዲሁም ከአገር ውጭ የሚኖሩ ኤርትራዊያን ይህንን ደግመውት ነበር። "ኢሳያስ ወጣት ኤርትራዊያንን ወደ ትግራይ ልኮ ለሞት እየማገደ ነው። ጦርነቱ የአገሪቱን ምጣኔ ሃብት የበለጠ ይጎዳል። ነገር ግን ኢሳያስ ሥልጣን ላይ ለረዥም ጊዜ መቆየቱ አይቀሬ ነው። ሰዎች ለነፃነታቸው ሳይሆን ለመኖር እንዲፋለሙ እያደረገ ነው" ይላል አገሩን ጥሎ የተሰደደው ኤርትራዊው የሰብዓዊ መብት ተሟጋች ጳውሎስ ተስፋጊዮርጊስ። የአሜሪካ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴርም ኤርትራ በትግራይ ክልል በሚደረግ ውጊያ ስለመሳተፏ የሚያስረግጥ "አስተማማኝ መረጃ" አለ ብሎ "ስጋቱን" ገልፆ ነበር። ነገር ግን ሁለቱም መንግሥታት ይህንን ያስተባብላሉ። የኤርትራው ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ኦስማን ሳሌህ "ይህ ፕሮፖጋንዳ" ነው ይላሉ። የተባበሩት መንግሥታት ዋና ፀሐፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዝ፤ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ በፈረንጆቹ 2018 ኢትዮጵያ የገባችውን ታሪካዊ ስምምነት ተከትሎ ለኤርትራ ከሰጠችው መሬት ላይ ውጭ ምንም ዓይነት ኤርትራዊያን ወታደሮች ትግራይ ውስጥ የሉም ሲሉ አረጋግጠውልኛል ይላሉ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ ወደ ሥልጣን ከመጡ ወዲህ ከኤርትራ ጋር የደረሱት ስምምነት ለ20 ዓመታት "ጦርነትም-ሰላምም የራቀው" የተባለው ግንኙነት ማብቂያ ሆኗል። በኢትዮ-ኤርትራ ጦርነት ቢያንስ 100 ሺህ ያክል ሰዎች ሞተዋል። ይህ ስምምነት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ የ2019 የኖቤል የሰላም ሽልማት አሸናፊ እንዲሆኑ አስችሏቸዋል። የትግራይ ክልል የቀድሞ አስተዳዳሪ ህወሓትና በፌዴራል መንግሥቱ መካከል ባለፈው ጥቅምት ወር ማብቂያ ጦርነቱ እስከሚጀመርበት ጊዜ ድረስ ግን ኢትዮጵያ ጦርነት ያስከተለውን መሬት ለኤርትራ አሳልፋ አልሰጠችም። የጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አስተዳደር መገናኛ ብዙሃን፣ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅቶችና የሰብዓዊ መብት ተቋማት ወደ ትግራይ ክልል መግባት እንዳይችሉ ከባድ አድርጎታል። ይህም ገለልተኛ አካላት በሁሉም ወገን ተፈፀሙ የተባሉ ጥፋቶችን ገብተው እንዳያጣሩ አድርጓል። ተፈፅመዋል ከተባሉ ጥፋቶች መካከል ከኤርትራ በኩል በተፈጸመ የከባድ መሣሪያ ድብደባ የአንድ ሆስፒታል መመታት አንዱ ነው። ኤርትራ ተደብድቧል ስለተባለው ሆስፒታል ምንም ዓይነት አስተያየት አልሰጠችም። የተባበሩት መንግሥታት የሰብዓዊ መብት ተቋም ግን በዚህ አይስማማም። የኢትዮጵያ መንግሥት ደግሞ በትግራይ ክልል አንድም ሰላማዊ ዜጋ አልሞተም ብሏል። "ይህ ጦርነት የተካሄደው እጅግ በጣም ድቅድቅ በሆነ ጨለማ ውስጥ ነው። ጦርነቱ ስላስከተለው ጉዳት ማንም ምንም አያውቅም" ይላሉ ነዋሪነታቸው ኬንያ የሆነው የአፍሪካ ቀንድ ተንታኝ ራሺድ አብዲ። በግጭቱ ከተጎዱ ስፍራዎች አንዱ ኤርትራዊያን ወታደሮች ንብረት ዘርፈዋል ስለመባሉ ተቀማጭነቱ አሜሪካ የሆነው ተንታኝ አሌክስ ደ ዋል የተባበሩት መንግሥታት ምንጮች ነገሩኝ እንደሚለው ከሆነ አምስት ሚሊየን ሕዝብ የሚኖርባትና ከኢትዮጵያ ክልሎች ደሃ የሆነችው "ትግራይ ክልል ውስጥ በርካታ ሰዎች ተፈናቅዋል።" "ይህ የሚቀጥል ከሆነ በክልሉ የጅምላ ረሃብ ሊከሰት ይችላል። ሕዝቡ ግፍ ስለተፈፀመበት ቁጣ ሊቀስቀስ ይችላል" ይላል ደ ዋል። ደ ዋል፤ የሐይማኖት አባቶችን ጨምሮ ታማኝ ምንጮቼ ነገሩኝ ብሎ እንደሚለው የኤርትራ ወታደሮች ቤት ንብረት በመዝረፍ ተሳትፈዋል። "እንደምንሰማው ከሆነ በርና የመታጠቢያ ቤት ዕቃዎችን ሳይቀር ዘርፈዋል" ይላል ደ ዋል። ሌሎች ኤርትራዊያን እንደሚሉት ዘመዶቻቸውን ጨምሮ ኤርትራዊያን ወደታሮች ከህወሓት ኃይሎች ጋር በርካታ አምባዎች ላይ ጦርነት ገጥመዋል። አክለው አንዳንዶቹ ኤርትራዊያን ወታደሮች የኢትዮጵያ ወታደር መለዮ ለብሰው ነው ሲዋጉ የነበረው ይላሉ። ኤርትራ፤ ትግራይ ክልል ውስጥ ምንም ዓይነት ወታደሮች የሉኝም ትላለች። የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩም "እኛ አልተሳተፍንም" ይላሉ። አሁን ከአገር ውጭ በስደት የሚኖሩት የቀድሞው የኤርትራ ዲፕሎማት አብደላ አደም እንደሚሉት እሳቸው በአካላ የሚያውቋቸው ወታደሮች ሳይቀሩ በነበረው ግጭት ቆስለዋል። በደቡብ ኤርትራ የምትገኘው ሰንአፈ ውስጥ ካለ ሆስፒታል ቢቢሲ መስማት እንደቻለው ኤርትራዊያንና ኢትዮጵያዊያን ወታደሮች ቆስለው ሲታከሙ ነበር። 'ኢሳያስ ህወሓት እንዲከስም ይፈልጋሉ' ከኤርትራ የተገኙ ምንጮች አንደሚሉት ከሆነ በማዕከላዊ ኤርትራ ሃጋዝ ከተማ የኢትዮጵያን ወታደሮች ተሰባስበው ነበር፤ የቆሰሉ ወታደሮች ደግሞ በአቅራቢያው በሚገኘው ጊላስ ወታደራዊ ሆስፒታል ሲታከሙ ነበር። ዩናይትድ ኪንግደም የሚኖረው ኤርትራዊው ምሁር ጋይም ክብረዓብ ኢሳያስ ወታደሮቻቸውን ወደ ትግራይ የላኩት "ህወሓት እንዲጠፋ ካላቸው ፍላጎት የተነሳ ነው" ይላል። ይህ ከ1990 የኢትየ-ኤርትራ ጦርነት ጀምሮ አንስቶ የኤርትራው መሪ ዋነኛ አላማ ሆኖ ቆይቷል ይላል ጋይም። ኢትዮጵያና ኤርትራ ጦርነት በገጠሙ ጊዜ ህወሓት የትግራይ ክልልን ከማስተዳደር ባለፈው የኢትዮጵያ መንግሥት የሚመራው ግንባር የበላይ ነበር። "ከ1990-92 (እአአ) በነበረው ጦርነት ህወሓት ባድመን በመውሰድ የኤርትራውን መሪ አሳፍሯል። ምንም እንኳ ዓለም አቀፉ ፍርድ ቤት መሬቱን ለኤርትራ ቢወስንም ህወሓት ግን ለ18 ዓመታት ወታደሮቹን ከሥፍራው ለማስወጣት ፈቃደኛ አልነበረም ነበር።" "ፕሬዝደንቱ [ኢሳያስ] ይህን ዕድል ለማግኘት ዓመታት ጠብቀዋል። ነገር ግን ህወሓት የፕሬዝደንቱን ትዕግስ ንቆት ነበር" ሲል ይተነትናል ምሁሩ። ከሁለት ዓመት በፊት የኢትዮጵያና የኤርትራ ድንበር ሲከፈት የነበረው ደስታ ከሰላም ወደ ግጭት የኢሳያስ ደጋፊዎች የኤርትራ ወታደሮች ወደ ትግራይ ክልል አልገቡም ይላሉ። ነገር ግን ባድመና አካባቢዋን በመያዝ የኤርትራን መሬት መልሰዋል ባይ ናቸው። በዚህ ሐሳብ ጳውሎስ አይስማማም። "ባድመ በኤርትራ እጅ ገብታ ነበር። ነገር ግን ይህ ለሕዝብ ይፋ አልተደረገም። ምክንያቱም የኢሳያስ ዋና ዓላማ ይህ አልነበረም። የእሱ ዓላማ የነበረው ህወሓትን ማድቀቅ ነው።" "ዐብይ ሰላም መላሽና ለውጥ አምጪ ሆኖ ነው ሥልጣን የያዘው። ነገር ግን ህወሓትን መበቀል ለሚለው ዓላማ እጁን ሰጠ። ይህ ደግሞ ኢሳያስ የሚፈልገው ነው" ይላል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ ከህወሓት ጋር ያለውን አለመግባባት በሰላማዊ መንገድ ለመፍታት ሞክረናል ይላሉ። ነገር ግን ወደ ግጭት ለመግባት የተገደድነው ህወሓት የሰሜን ዕዝን ተቆጣጥሮ መንግሥት ለመገልበጥ በመሞከሩ እንደሆነ ያክላሉ። ምንም እንኳ ኢሳያስ ለእርዳታ እጃቸውን ቢዘረጉም የኤርትራ መገናኛ ብዙሃን ግን ስለ ግጭቱ አንድም ዘገባ አልሠሩም። ሌላው ቀርቶ ህወሓት ግጭቱ የተጀመረ ሰሞን ወደ አሥመራ ስላወሰነጨፋቸው ሚሳዔሎችና ስለተሰማው ከባድ ፍንዳታ ምንም ነገር አልተባለም። "የኤርትራ ቲቪ ሶሪያ ውስጥ ስለፈነዱ ቦምቦች ዜና እየሠራ አሥመራ ላይ ሚሳዔል ሲተኮስ ምንም አላለም" ይላሉ የቀድሞ የኤርትራ መንግሥት ባለሥልጣን ዳዊት ፍሰሐዬ። የኤርትራው ማስታወቂያ ሚኒስትር የማነ መስቀል በትዊተር ገፃቸው ባስተላለፉት መልዕክት "የህወሓትን የመጨረሻና ተገማች ነገር ግን እርባና ቢስ እርምጃ ማስተጋባት ምንም ጥቅም የለውም" ብለው ነበር። ታፍነዋል ስተለባሉ ስደተኞች ኤርትራ ውስጥ የበይነ መረብ አገልግሎት እጅግ የተገደበ ነው። አልፎም ምንም ዓይነት ነፃ ሚድያም ሆነ ተቃዋሚ የፖለቲካ ፓርቲ የለም። ኤርትራ ውስጥ ከ20 ዓመታት በፊት ለእሥር የተዳረጉት 11 ፖለቲከኞችና 17 ጋዜጠኞች የት እንዳሉ የሚታወቅ ነገር የለም። በብሔራዊ አገልግሎት አማካይነት በወታደራዊ ስልጠና መውሰድ ግዳጅ የሆነባት ኤርትራ ለዜጎቿ በቂ የሆነ የሥራ ዕድል የላትም። ይህም በርካታ ወጣቶች አገር ጥለው እንዲወጡ አድርጓል። በትግራይ ክልል ብቻ 100 ሺህ ያህል ኤርትራዊያን ስደተኞች በተባበሩት መንግሥታት መጠለያዎች ውስጥ ይኖራሉ። የተባበሩት መንግሥታት የስደተኞች ወኪል፤ ስደተኞች ስለመገደላቸው እንዲሁም ታፍነው በአንድ ፓርቲ ወደ ምትተዳደረው አገር ስለመወሰዳቸው "ከብዙ ታማኝ ምንጮች አረጋግጫለሁ" ይላል። ድርጅቱ ስደተኞቹን ማን አፍኖ እንደወሰዳቸው ያለው ነገር ባይኖርም፤ አንድ ስደተኛ ለቢቢሲ እንደተናገረው ኤርትራዊያን ወታደሮች ስደተኞችን በከባድ መኪና እየጫኑ ከአዲግራት ከተማ ወደ አዲ ቋላ ወስደዋቸዋል። ኤርትራ በዚህም ጉዳይ ምንም ዓይነት አስተያት አልሰጠችም። ነገር ግን ከዚህ ቀድሞ የስደተኞች ኮሚሽኑ የኤርትራን ሕዝብ ለማራቆት "ሰፊ ዘመቻ" ጀምሯል ስትል ከሳ ነበር። ዳዊት፤ የኤርትራ አገዛዝ በፍፁም ይለወጣል ብሎ አያስብም። "ኤርትራ ውስጥ እስካሁን ድረስ ምንም ዓይነት ለውጥ የለም። ምክንያቱም አገዛዙ ይህን አይፈልግም። የህወሓት መጥፋትም ምንም ዓይነት ለውጥ ያመጣል ብዬ አላስብም። ለውጥ መጠበቅ የማይፈታ ህልም ነው" ይላል።
وفي خطاب ألقاه مؤخراً أمام البرلمان الإثيوبي، كشف الحائز على جائزة نوبل، آبي، أن إريتريا- وهي دولة شمولية تعتمد القوة العسكرية ونظام الحزب الواحد في إدارة الدولة- قدمت طعاما وملابس عسكرية وأسلحة للجنود الإثيوبيين الذين انسحبوا عندما هاجمتهم جبهة تحرير شعب تيغراي واستولت على قواعدهم في إقليم تيغراي - المحاذي للحدود الإريترية. وقال آبي إن ذلك مكّنهم من العودة لمحاربة جبهة تحرير شعب تيغراي (وهي حركة خاضت حرب عصابات في السابق، وتتألف قواتها من نحو 250 ألف جندي)، حتى طرد الجبهة من السلطة في الإقليم في 28 نوفمبر/تشرين الثاني. وأضاف "لقد تكشف لنا (جوهر) الشعب الإريتري... فهم أقاربنا الذين يقفون إلى جانبنا في الأوقات الصعبة". وكان هذا اعترافاً مهماً من آبي، على الرغم من أنه لم يذهب إلى حد الاعتراف بمزاعم تفيد أن أسياس أفورقي قد أرسل أيضاً قوات عسكرية للمساعدة في إلحاق الهزيمة بجبهة تحرير شعب تيغراي، التي تمثل عدواً قديماً للزعيم الإريتري المهيمن على السلطة منذ عام 1993. مواضيع قد تهمك نهاية أزمة تيغراي: شهادات "مروعة" لطبيبين فرا من الإقليم دمر الصراع في تيغراي حياة الكثير من الناس مزاعم قصف مستشفى وجاء الزعم بأن قوات إريترية تقاتل في تيغراي من جبهة تحرير شعب تيغراي ومدنيين فارين من القتال وإريتريين من داخل وخارج البلاد. وقال بولص تيسفاجرجس، وهو ناشط إريتري في مجال حقوق الإنسان، أجبره النظام في أسمرة على العيش في المنفى: "إن أسياس يرسل الشباب الإريتريين للموت في تيغراي؛ الحرب التي ستضعف الاقتصاد بشكل أكبر، لكن أسياس سيبقى في السلطة لفترة طويلة، إنه يدفع الناس للقتال من أجل البقاء على قيد الحياة بدلاً من القتال من أجل حرياتهم". وقال متحدث باسم وزارة الخارجية الأمريكية أيضا إن هناك "تقارير موثوقة" عن وجود قوات إريترية في تيغراي، ووصف ذلك بأنه "تطور خطير". وتنفي الحكومتان هذه التقارير ووصفها وزير الخارجية الإريتري عثمان صالح محمد بـ "دعايات مغرضة". أما الأمين العام للأمم المتحدة أنطونيو غوتيرش، فقال إن آبي أكد له عدم وجود قوات إريترية في تيغراي، باستثناء الأراضي التي وافقت إثيوبيا على تسليمها بعد اتفاق سلام تاريخي بين البلدين في عام 2018. وأنهت الصفقة حالة "اللاحرب واللاسلم" التي كانت قائمة بين البلدين منذ حربهما على الحدود في الفترة 1998-2000 ، والتي خلفت نحو 100 ألف قتيل. وجلبت لآبي جائزة نوبل للسلام، على الرغم من أن المنطقة لم تكن قد سلّمت إلى إريتريا بعد في الوقت الذي بدأ فيه الصراع في تيغراي في أوائل نوفمبر/تشرين الثاني. وفرضت حكومة آبي قيوداً شديدة لمنع وصول وسائل الإعلام ووكالات الأمم المتحدة وهيئات حقوق الإنسان إلى تيغراي ، مما يجعل من الصعب التحقق من التقارير أو التحقيق في مزاعم الفظائع المرتكبة ضد جميع أطراف النزاع - بما في ذلك قصف مستشفى من داخل الأراضي الإريترية. ولم تعلق إريتريا على القصف المزعوم، الذي ورد ذكره في بيان صادر عن مفوض الأمم المتحدة لحقوق الإنسان. وينفي آبي أن تكون قواته قتلت أي مدني في تيغراي. وقال رشيد عبدي، المختص بشؤون منطقة القرن الأفريقي في كينيا: "دارت هذه الحرب وسط تعتيم إعلامي، فلا أحد يعلم الحجم الحقيقي للصراع أو مدى تأثيره". توقفت التنمية وباتت إريتريا واحدة من أفقر دول العالم اتهام القوات الإريترية بأعمال نهب وقال الباحث والمحلل المقيم في الولايات المتحدة، أليكس دي وال، إن مصدرا في الأمم المتحدة أبلغه أن الصراع تسبب في "نزوح واسع النطاق" للمقيمين في تلك المنطقة، وهم أفقر سكان إثيوبيا، ويبلغ عددهم نحو خمسة ملايين نسمة". وشدد دي وال على القول: "إذا استمر الأمر على هذا النحو ، فستحدث مجاعة جماعية في تيغراي ، وسيشعر السكان بالمرارة والغضب". وأضاف أنه علم أيضًا من مصادر موثوقة في تيغراي، بما في ذلك رجال دين ، أن القوات الإريترية متورطة في عمليات نهب. وقال: "سمعنا أنهم يسرقون حتى الأبواب وتجهيزات الحمامات". وقال إريتريون آخرون إن الجنود بمن فيهم أقاربهم كانوا يقاتلون قوات جبهة تحرير شعب تيغراي على عدة جبهات، بل وحتى البعض منهم كانوا يرتدون الزي الإثيوبي للتمويه. وتصر إريتريا على عدم وجود قوات لها في تيغراي، وقد نقل عن وزير خارجيتها قوله: "لسنا منخرطين في القتال". لكن الدبلوماسي الإريتري السابق والمنفي حاليا، عبد الله آدم، قال إنه يعرف شخصيا جنودا أصيبوا في القتال، بينما قال مصدر في المستشفى العام في بلدة سينافي بجنوب إريتريا لبي بي سي إن عناصر من القوات الإريترية والإثيوبية قد عولجوا هناك. تعمل معظم القوى العاملة النشطة في إريتريا في مجال الدفاع "أسياس يسعى إلى تصفية جبهة تحرير شعب تيغراي" وقالت مصادر أخرى في إريتريا إن القوات الإثيوبية شوهدت وهي تعيد تجميع صفوفها حول بلدة حجاز بوسط البلاد وتنقل جرحاها إلى مستشفى جيلاس العسكري القريب. وقال الأكاديمي الإريتري المقيم في المملكة المتحدة جايم كيبريب إنه يعتقد أن الرئيس أسياس أرسل قوات إلى تيغراي لمتابعة "تصفية" جبهة تحرير شعب تيغراي ، والتي، كما قال ، كانت الهدف الرئيسي للزعيم الإريتري منذ حرب الحدود 1998-2000. وكانت جبهة تحرير شعب تيغراي في السلطة في ذلك الوقت في الحكومة الاتحادية الإثيوبية وحكومة إقليم تيغراي. "في حرب 1998-2000 ، أهانت جبهة تحرير شعب تيغراي الرئيس أسياس، عبر الاستيلاء على قرية بادمي الصغيرة. وحتى عندما قضت محكمة دولية بأن القرية تابعة لإريتريا، رفضت الجبهة الانسحاب من الموقع المحتل لمدة 18 عاماً. وأضاف جايم أن"الرئيس كان ينتظر هذه اللحظة ولم تحسن جبهة تحرير شعب تيغراي تقدير مكره ودى صبره فعرضت نفسها للخطر". مكب دبابات وعربات عسكرية في إريتريا في حرب الاستقلال التي استمرت من 1961 إلى 1991 "صواريخ أُطلقت على إريتريا" ويصر أنصار أسياس على أن القوات الإريترية لم تعبر الحدود إلى تيغراي، قائلين إنهم سعوا فقط إلى تحقيق هدف استعادة الأراضي التي تعود ملكيتها إلى إريتريا عبر الاستيلاء على بادمي والمناطق المحيطة بها، من دون التسبب في وقوع إصابات. وقال بولص، معبراً عن وجهة نظر مختلفة: "عادت بادمي إلى أيدي إريتريا، لكن لم يكن هناك إعلان عام عن ذلك لأن هذا ليس مصدر قلق أسياس الرئيسي. وما زال يعمل ويحث على سحق جبهة تحرير شعب تيغراي". لقد بدأ أبي كصانع سلام ومصلح، لكنه وقع بعد ذلك في فخ السعي للانتقام من جبهة تحرير شعب تيغراي، وهو ما أراده أسياس. يقول أبي إنه حاول حل الخلافات مع جبهة تحرير شعب تيغراي بشكل سلمي ، لكنه أُجبر على التصرف ضدها بعد أن استولت على قواعد عسكرية في غارة ليلية في 3 نوفمبر / تشرين الثاني، الأمر الذي أقنع آبي بأن الجبهة تريد الإطاحة بحكومته. احتفالات بعد فتح الحدود بين إثيوبيا وإريتريا في عام 2018 وعلى الرغم من أن أسياس حشد قواته لمساعدته في ذلك الوقت، إلا أن وسائل الإعلام الحكومية الإريترية أبقت جمهورها في حالة جهل بشأن الصراع ، وفشلت حتى في الإبلاغ عن الصواريخ التي أطلقتها جبهة تحرير شعب تيغراي والتي سقطت على مشارف العاصمة أسمرة في أوائل نوفمبر/تشرين الثاني، وسمع السكان دوي الانفجارات وقتها. وقال داويت فيسهاي، المسؤول الحكومي السابق في إريتريا: "التلفزيون الإريتري يتحدث عن تفجيرات في سوريا، لكن عندما سقطت الصواريخ في أسمرة، لم يعلن عنها أو يأتي على ذكرها إطلاقاً". وفي تغريدة، قال وزير الإعلام الإريتري يماني مسكل إنه "من غير المجدي تضخيم أفعالها (جبهة تحرير شعب تيغراي) الأخيرة المتوقعة وإن كانت غير منطقية". "اختطاف لاجئين" إن الحصول على الإنترنت في إريتريا محدود، ولا توجد في البلاد وسائل إعلام مستقلة ولا أحزاب معارضة - كما أن مصير 11 سياسياً و 17 صحفياً معتقلين منذ ما يقرب من 20 عاماً لا يزال مجهولاً. وعلاوة على ذلك، يعتبر التجنيد العسكري خدمة إلزامية وفرص العمل محدودة، مما أدى إلى فرار العديد من الناس وخاصة الشباب من البلاد. وكان نحو 100 ألف شخص يعيشون منذ سنوات في مخيمات الأمم المتحدة في تيغراي. أزمة تيغراي: آلاف اللاجئين الإثيوبيين يعانون ظروفا معيشية صعبة في السودان يزيد عدد سكان أريتيريا عن 5.5 مليون نسمة وقالت المفوضية السامية للأمم المتحدة لشؤون اللاجئين إنها تلقت "عددًا هائلاً من التقارير الموثوقة" عن مقتل واختطاف وإعادة لاجئين قسراً إلى دولة الحزب الواحد خلال النزاع الحالي. وعلى الرغم من عدم تحديد الجهة المسؤولة عن عمليات الاختطاف، إلا أن لاجئ إريتري قال لبي بي سي إن الجنود الإريتريين هم الذين رحّلوهم وحمّلوهم في شاحنات في بلدة أديغرات ونقلوهم عبر الحدود إلى بلدة أدي قوالا. ولم تعلق إريتريا على تورطها المزعوم، لكنها اتهمت في السابق وكالة الأمم المتحدة بارتكاب "حملات تشهير" ومحاولة إخلاء البلاد من السكان. وقال داويت إنه لا يعتقد أن النظام سيتجه إلى الإصلاح على الإطلاق. مضيفاً أنه "لم يحدث تغيير في إريتريا حتى الآن، لأن القيادة لم تكن تريد ذلك وزوال جبهة تحرير شعب تيغراي لن يغير من الوضع شيئاً، وأن توقع حدوث إصلاح ما هو مجرد حلم بعيد المنال".
https://www.bbc.com/amharic/news-46041710
https://www.bbc.com/arabic/world-46044584
አሲያ ቢቢ የተባለችው ሴት በአውሮፓውያኑ 2010 ነበር ከጎረቤቶቿ ጋር ስትጣል ነብዩ ሞሃመድን ተሳድበሻል ተብላ ክስ የተመሰረተባት። ምንም እንኳን ጥፋተኛ እንዳልሆነች በተደጋጋሚ ብትገልጸም፤ ያለፉትን ስምንት ዓመታት በእስር ቤት ነበር ያሳለፈችው። ፍርድ ቤቱ ያስተላለፈው በሞት አትቀጣም፤ እንደውም በነጻ ትሰናበት የሚለው ውሳኔ ደግሞ በፓኪስታን የሚገኙ ብዙ የእስልምና ሃይማኖት ተከታዮችን አስቆጥቷል። • ስደተኞችን የጠለፈችው የካሜራ ባለሙያ ነፃ ወጣች • የኢትዮጵያ እና የጂ-20 ወዳጅነት ውሳኔውን የተቃወሙ ፓኪስታናውያን ካራቺ፣ ላሆር፣ ፔሽዋርና ሙልታን በተባሉ ከተማዎች ሰልፍ የወጡ ሲሆን ከፖሊስ ጋር ተጋጭተው እንደነበረም ተገልጿል። በዋና ከተማዋ ኢዝላማባድ የሚገኘው ውሳኔውን ያስተላለፈው ፍርድ ቤት በር ላይ ደግሞ በመቶዎች የሚቆጠሩ ሰልፈኞች ተሰብስበው ወደ ውስጥ እንዳይገቡ በፖለስ እየተጠበቁ ነው። የፍርድ ሂደቱን ሲከታተሉት የነበሩት ዋና ዳኛ ውሳኔያቸውን ለተሰበሰቡት ሰዎች ሲያነቡ ''አሲያ ቢባ ከዛሬ ጀምሮ ሌላ የሰራችው ወንጀል ከሌለ ሼኩፑራ ውስጥ ከሚገኘው ማረሚያ ቤት ያለምንም ችግር መውጣት ትችላልች'' ብለዋል። ምንም እንኳን ውሳኔው ሲሰጥ በፍርድ ቤቱ መገኘት ባትችልም፤ አሲያ ቢቢ ከማረሚያ ቤት ሆና የፍርድ ቤቱን ውሳኔ እስካሁን ድረስ ለማመን እንደከበዳት ተናግራለች። ''የሰማሁትን ነገር ማመን አልችልም፤ አሁኑ ከእስር ቤት መውጣት እችላለሁ?'' ብላለች። የዛሬ ስምንት ዓመት አሲያ ከጎረቤቶቿ ጋር በመሆን ፍራፍሬ ለመሰብሰብ ወጣ ይላሉ። ታዲያ ከስራ በኋላ እሷ የነካችውን የውሃ መቅጃ መጠቀም እንደማይፈልጉ ጎረቤቶቿቸ ይነግሯታል። ለምን ብላ ብትጠይቅ በሃይማኖትሽ ምክንያት ውሃ መቅጃው ቆሽሿል ይሏታል። በመቀጠልም ሃይማኖቷን መቀየር እንደለባት ሲነግሯት አጸያፊ የሆኑ ስድቦችን መሰንዘሯን በመጥቀስ አቃቤ ህግ ክስ መስርቶባታል። ወደ ቤቷ ስትመለስም ከፍተኛ ድብደባ እንደደረሰባትና በጊዜው ወንጀል መፈጸሟን በማመኗ ለፖሊስ ተላልፋ ተሰጥታለች። •በኦነግ እና በመከላከያ ሠራዊት መካከል በምዕራብ ኦሮሚያ ግጭት እንደነበር ተነገረ የአሲያ ጠበቃ በውሳኔው ደስተኛ መሆናቸውን ገልጸው ለደንበኛቸው ደህንነት ግን አሁንም እንደሚፈሩ ገልጸዋል። ምክንያቱም ውሳኔውን የሰሙ ሰዎች በፍርድ ቤቱ አቅራቢያ በመሰባሰብ መሞት እንዳለባት ሲናገሩ ነበር። አሲያ ወደ ማረሚያ ቤት እንደገባች የፍርድ ሂደቱ ትክክል አይደለም ብለው የተከራከሩት የፑንጃብ ግዛት አስተዳዳሪ ሳልማን ታሲር በሰው ተገድለዋል። እሳቸውን የገደለው ሰውም የሞት ፍርድ ተፈርዶበት ተገድሏል። ገዳዩ ሙምታዝ ቃድሪ ከተገደለ በኋላ የአካባቢው ሰዎች ጀግናችን ነው በማለት በስሙ የጸሎት ቦታ ሰርተውለታል። ይህንን ከግምት ውስጥ በማስገባት ልጇና ቤተሰቦቿ ለደህንነቷ ስለሚያሰጋት ከፓኪስታን ለቅቃ መሄድ እንዳለባት እየተናገሩ ነው። ከተለያዩ ሃገራትም የጥገኝነት ፍቃትድ እንደተሰጣት ተገልጿል።
أسيا بيبي تصر على براءتها وكانت أسيا بيبي قد أدينت في عام 2010، بعد اتهامها بإهانة النبي محمد، في خلاف مع جيرانها. ولكن بيبي تصر على براءتها، غير أنها قضت معظم سنوات سجنها الثماني الماضية في حبس انفرداي. وقد أدى إلغاء الحكم بالفعل إلى احتجاجات عنيفة قادها متشددون يؤيدون قانون التجديف بقوة. وخرجت مظاهرات مناهضة لإلغاء الحكم في كراتشي، ولاهور، وبيشاور، ومولتان. وأفادت تقارير بحدوث اشتباكات بين المتظاهرين والشرطة. وطوقت الشرطة المنطقة الحمراء في العاصمة إسلام أباد، حيث توجد المحكمة العليا التي أصدرت الحكم الجديد، ونشرت السلطات قوات أمنية حتى تبقي المحتجين بعيدا عن المحكمة. وقال كبير القضاة، ثاقب نيسارم، الذي تلا الحكم، إن أسيا بيبي تستطيع الخروج من سجن شايكوبورا، قرب لاهور، فورا، إن لم تكن مطلوبة في أي قضية أخرى. ولم تكن أسيا في قاعة المحكمة لتسمع الحكم، لكنها لم تصدقه عندما سمعت به وهي في السجن. ونقلت وكالة فرانس برس عنها قولها: "لست أصدق ما أسمعه، هل سيطلق سراحي الآن؟. هل سيدعونني أخرج، حقيقة؟" ما الذي اتهمت به أسيا بيبي؟ بدأت محاكمة أسيا، واسمها الكامل أسيا نورين، عقب جدل مع مجموعة من النساء في يونيو/حزيران 2009. في باكستان مناصرون كثيرون لقانون التجديف وكانت النسوة يقطفن بعض الفواكه حينما نشب خلاف على دلو للماء. وقالت النسوة إنهن لا يستطعن لمس الدلو، لأن أسيا استخدمته بوضع كوب فيه، وذلك لأنها نجسة بسبب ديانتها. وادعى ممثلو النيابة أن النساء طلبن - بعد الجدال الذي ثار عقب الحادثة - من بيبي اعتناق الإسلام، وقلن إنها تفوهت بثلاث تعليقات مسيئة للنبي محمد ردا عليهن. ثم تعرضت بيبي للضرب وهي في بيتها، وقال متهموها إنها أقرت وقتها بالتجديف. وقبض عليها عقب ذلك، بعد تحقيق الشرطة معها. ماذا قالت المحكمة العليا؟ زوج أسيا بيبي وابنتها يخشون على سلامتها بعد إلغاء الحكم قال القضاة إن ممثلي الادعاء "لم يستطيعوا بشكل قاطع إثبات القضية، بما لا يدع مجالا للشك". وأضافوا أن القضية بنيت على أدلة واهية، وإن الإجراءات التي اتبعت لم تكن سليمة. وكان اعتراف بيبي المدعى قد حدث أمام جمع من الناس الذين كانوا "يهددون بقتلها". وأشار الحكم الجديد الذي ألغى الحكم السابق في أكثر من نقطة، إلى القرآن والتاريخ الإسلامي. وانتهى باقتباس من الحديث النبوي، يدعو إلى معاملة غير المسلمين بالحسنى.
https://www.bbc.com/amharic/news-57304051
https://www.bbc.com/arabic/sports-57303208
ናኦሚ ኦሳካ ጃፓናዊቷ ኦሳካ ባለፈው ሳምንት የአዕምሮ ጤንነቷን ለመጠበቅ ስትል በሮላንድ ጋሮስ (የፈፈረንሳይ ኦፕን ሌላኛው ስም) ውድድር ወቅት ምንም ዓይነት መግለጫ እንደማትሰጥ ገልጻለች። እሑድ ሮማኒያዊቷን ፓትሪሺያ ማሪያ ቲግን በውድድሩ የመጀመሪያ ዙር አሸንፋ መግለጫ ባለመስጠቷ 15,000 ዶላር ተቀጥታለች፡፡ የዓለም ቁጥር ሁለቷ ውድድሩን 6-4 7-6 (7-4) አሸንፋለች፡፡ የአራቱ ግራንድ ስላም አዘጋጆች በጋራ በሰጡት መግለጫ ኦሳካ፤ “ተጨማሪ የገንዘብ ቅጣት እና ወደፊቱ ከግራንድ ስላም ውድድሮች ልትታገድ ትችላለች” ብለዋል፡፡ ኦሳካ እሁድ ዕለት “ለውጥ ሰዎችን ምቾት እንዳይኖራቸው ያደርጋል” ስል በትዊተር ገጿ አስፍራለች። ኦሳካ ሃሳቧን ማስታወቋን ተከትሎ አዘጋጆቹ የ23 ዓመቷ የቴኒስ ተጫዋች ሃሳቧን እንደገና እንድታጤን የጠየቁ ሲሆን የጤንነቷን ሁኔታ ለመፈተሽ ያደረጉት ሙከራም አልተሳካም፡፡ ከኦሳካ “የምላሽ አለማግኘት” በኋላ ድጋፍ እንደሚሰጣት እና “ግዴታዋንም አስታሰውሰው” የጽሑፍ መልዕክት ሰደውላታል፡፡ “ከግራንድ ስላም ህጎች ዋነኛው ተጫዋቾች ምንም ውጤት ያስመዝግቡ ከሚዲያ ጋር የመሠራት ሃላፊነታቸው ነው። ይህም ተጫዋቾቹ ለስፖርቱ፣ ለደጋፊዎች እና ለራሳቸው ጥቅም ሲሉ የሚወስዱት ሃላፊነት ነው” ብሏል መግለጫው፡፡ . “ናኦሚ ኦሳካ በውድድሩ ወቅት የሚዲያ ግዴታዎቿን ችላ ማለቷን ከቀጠለች ለተጨማሪ የሥነ ምግባር ጥሰት መዘዞች ራሷን ታጋልጣለች” ብሏል። “ተደጋጋሚ ጥሰቶች ከውድድሩ መታገድን ከባድ የወንጀል ምርመራን ጨምሮ ከፍተኛ ቅጣቶችን ያስከትላል። ለወደፊቱም ከግራንድ ስላም ውድድሮች እገዳን ሊያስከትል ይችላል።“ አክሎም ህጎች ያሉት “ሁሉም ተጫዋቾችን በአንድ ዓይን እንዲታዩ ለማድረግ” ነው ብሏል፡፡ እንዴት እዚህ ደረጃ ተደረሰ? የመገናኛ ብዙሃን መግለጫዎች በተጫዋቾች የአዕምሮ ጤንነት ላይ የሚያሳድሩትን ተጽዕኖ በመጥቀስ በፈረንሣይ ኦፕን ወቅት መግለጫ እንደማትሰጥ ኦሳካ ረቡዕ ዕለት አሳወቀች፡፡ ተጫዋቾች ከሽንፈት በኋላ ለጥያቄዎች መልስ እንዲሰጡ መጠበቁን “እየወደቀ ያለን ሰው ከኋላ የመርገጥ ያህል ነው” ስትል አስረድታለች፡፡ በማህበራዊ ድር አምባር ባስተላለፈችው መግለጫ “ብዙ ጊዜ ሰዎች ለአትሌቶች የአዕምሮ ጤንነት ምንም እንደማይጨነቁ ይሰማኛል። ይህ እውነት መሆኑን ጋዜጣዊ መግለጫ ስመለከት ወይም ስሳተፍ ያየሁት ነው” ብላለች፡፡ “ብዙ ጊዜ እዚያ ቁጭ ብለን ከዚህ በፊት በተደጋጋሚ የተጠየቅነውን ጥያቄዎች ወይም በአዕምሯችን ጥርጣሬን የሚጭሩ ጥያቄዎችን እንጠየቃለን። እናም እኔ ለሚጠራጠሩኝ ሰዎች ራሴን አላስገዛም፡፡“ በግራንድ ስላም ህግ ተጫዋቾች የመገናኛ ብዙሃን ግዴታቸውን ባለመወጣታቸው እስከ 20,000 ዶላር ሊቀጡይችላሉ። የሴቶች ቴኒስ ማህበር እንደሚለው በውድድር ወቅት ተጫዋቾቹ ለመገናኛ ብዙሃን የመናገር “ስፖርታዊ እና የአድናቂዎቻቸው ኃላፊነት አለባቸው።" የቴኒስ ተጫዋቾችን ጨምሮ ሌሎች ስፖርተኞች ብዙዎቹ ለመገናኛ ብዙሃን መናገር “የሥራው አካል” መሆኑን ቢቀበሉም የኦሳካን አቋም አድንቀዋል። ኦሳካ ከድሏ በኋላ የተለመደውን የሜዳ ላይ ቃለ-መጠይቅ አድርጋለች፡፡ “በአሸዋ ሜዳ ያለኝ እንቅስቃሴ እየተሻሻለ ያለ ነው፡፡ ብዙ ግጥሚያዎችን ካደረኩኝ የተሻለ እንደሚሆን ተስፋ አደርጋለሁ” ብላለች፡፡
فازت نعومي أوساكا بأربع بطولات "غراند سلام" وكان منظمو بطولات "غراند سلام" قالوا في بيان يوم الأحد إن أوساكا قد تستبعد من البطولة إذا أصرت على عدم المشاركة في مؤتمرات صحفية. وأعلنت اللاعبة المصنفة في المركز الثاني عالميا الأسبوع الماضي عدم مشاركتها في المؤتمرات الصحفية في بطولة فرنسا المفتوحة، بهدف حماية صحتها العقلية. وقالت نعومي أوساكا (23 عاما) الاثنين، خلال إعلانها عن انسحابها، إنها لم ترغب يوما "أن تكون مصدر تشتيت" في المسابقة. وأوضحت في تغريدة على تويتر أنها عانت من نوبات طويلة من الاكتئاب منذ فوزها بأول لقب بطولة كبرى عام 2018. مواضيع قد تهمك نهاية وأضافت أنها تعاني من "القلق" قبل التحدث إلى وسائل الإعلام العالمية. وقالت إنها ستأخذ "بعض الوقت بعيدا عن الملاعب حاليا". وفازت أوساكا في مباراتها الأولى في بطولة فرنسا المفتوحة، على اللاعبة الرومانية باتريسيا ماريا تيغ. لكنها غرّمت بمبلغ 15 آلاف دولار لعدم مشاركتها في مؤتمر صحفي بعد المباراة. ماذا قالت أوساكا؟ في بيان أصدرته الاثنين قالت نعومي أوساكا: "لم أتخيل هذا الموقف ولم أقصده عندما صرحت قبل بضعة أيام. أعتقد الآن أن الأفضل للبطولة وللاعبين الآخرين ولصحتي، هو أن أنسحب، ليتمكن الجميع من التركيز على مباريات التنس التي تجري في باريس". "لم أرغب يوما في أن أكون مصدر تشتيت، وأوافق أن التوقيت لم يكن مثاليا وأنه كان من الممكن لرسالتي أن تكون أوضح. الأهم، أنني لن أتهاون في (موضوع) الصحة العقلية، ولن أستخدم المصطلح باستخفاف". وتابعت اللاعبة الفائزة بأربع بطولات تنس كبرى: "الحقيقة أنني عانيت نوبات طويلة من الاكتئاب، منذ بطولة الولايات المتحدة المفتوحة في 2018. وقد واجهت صعوبة كبيرة في التعامل معها". "من يعرفني يعلم أني انطوائية، وكل من رآني خلال المسابقات، يلاحظ أني دائما ما أضع سماعات الأذن لأنها تساعد في خفض القلق الاجتماعي الذي أعانيه". وأضافت : "على الرغم من أن صحافة التنس كانت دائما لطيفة معي (وأريد أن أعتذر لجميع الصحفيين الرائعين الذين ربما تسببت لهم بأذى)، فأنا لست متحدثة عامة بالفطرة، وأعاني نوبات من القلق قبل أن أتحدث إلى وسائل الإعلام العالمية". "أشعر حقا بالتوتر وأجد أنه من المجهد محاولة التفاعل بشكل دائم، وإعطائكم أفضل الإجابات التي أستطيع". "لذلك كنت أشعر فعلا هنا في باريس بالضعف والقلق، فاعتقدت أنه من الأفضل الاهتمام بنفسي وتخطي المؤتمرات الصحفية". وختمت أوساكا قائلة: "كتبت رسالة خاصة لمنظمي المسابقة، أعتذر وأقول إني سأكون أكثر من سعيدة بالتحدث معهم بعد البطولة لأن بطولات (غراند) سلام مكثّفة". ما هي المواقف التي سبقت قرار الانسحاب؟ أشاد العديد من الرياضيين بموقف أوساكا الذي أعلنته الأربعاء، بينما قال آخرون إن التحدث إلى الإعلام "جزء من المهنة". ووفقا لقواعد بطولات "غراند سلام" يمكن تغريم اللاعبين بمبلغ يصل قدره إلى 20 ألف دولار في حال عدم الوفاء بالتزاماتهم تجاه وسائل الإعلام. ويقول الاتحاد النسائي للتنس إن على اللاعبات "مسؤولية أمام اللعبة والجماهير" تشمل التحدث للإعلام خلال المسابقات. تحدثت أوساكا بعد فوزها على تيغ في المقابلة المعتادة التي تجرى مع الفائز على أرض الملعب. ويوم الأحد، أصدر منظمو البطولات الأربعة، بيانا جاء فيه أن أوساكا ستواجه أيضا "المزيد من الغرامات الكبيرة والاستبعاد من بطولات غراند سلام المقبلة". وأضاف البيان أنه بعد إعلان موقفها يوم الأربعاء، طلب فريق بطولة فرنسا المفتوحة من الشابة البالغة من العمر 23 عاما، إعادة النظر في موقفها. وأضاف البيان أنه "بعد تقصير في المشاركة" من قبل أوساكا، كتب المنظمون كتبوا إليها عارضين الدعم، وفي الوقت ذاته "لتذكيرها بالتزاماتها". وردا على ذلك غرّدت اللاعبة قائلة: "الغضب هو عدم فهم. التغيير يجعل الناس غير مرتاحين". وفي اليوم التالي أعلنت أوساكا قرارها الإنسحاب من البطولة.
https://www.bbc.com/amharic/news-56099468
https://www.bbc.com/arabic/middleeast-56027929
ልዕልቷ እአአ በ2018 አገሪቱን ለቃ ለመውጣት ከሞከረች በኋላ አባቷ ዱባይ ውስጥ እንዳገቷት የሚያሳይና በሚስጥር የተቀዳ ቪድዮ ለቢቢሲ ልካለች። ልዕልቷ ለሕይወቷ እንደምትሰጋ በቪድዮው ገልጻለች። ቪድዮው ከተለቀቀ በኋላ ጉዳዩን የተባበሩት መንግሥታት እንዲያመረምረው ተጠይቋል። የዩናይትድ ኪንግደም የውጭ ጉዳይ ሚንስትር ዶምኒክ ራብ "ቪድዮው ይረብሻል። በጣም አሳስቦናል" ብለዋል። ዩናይትድ ኪንግደም በጉዳዩ ላይ ተመድ የሚያደርገውን ምርመራ በቅርብ እንደምትከታተልም ተናግረዋል። የመንግሥታቱ ድርጅት የሰብዓዊ መብቶች ከፍተኛ ኮሚሽነር፤ ልዕልቷን በተመለከተ በቅርቡ ከተባበሩት አረብ ኤምሬቶች ጋር እንደሚነጋገሩ ገልጸዋል። ቃል አቀባዩ ሩፔት ኮቪል "የተባበሩት አረብ ኤምሬቶችን ማብራሪያ እንጠይቃለን። ከዚያም ቪድዮው ተመርምሮ ሌሎች የድርጅቱ አባሎችም ይካተታሉ" ብለዋል። የልዕልት ላቲፋ አባት ሼክ መሐመድ ቢን ራሺድ አል ማክቱም የዱባይ መሪና የኤምሬቶች ምክትል ፕሬዘዳት ሲሆኑ፤ ከዓለም ሀብታሞች መካከል ይጠቀሳሉ። የሰብዓዊ መብት ተሟጋቾች የአገሪቱ የፍትሕ ሥርዓት ሴቶችን እንደሚጨቁን ይናገራሉ። ልዕልት ላቲፋ በጓደኞቿ እገዛ ከዱባይ ለማምለጥ የሞከረችውም ለዚህ ነው። "መኪና መንዳት አልችልም። ከዱባይ መውጣት አይፈቀድልምኝም" ስትል ከዱባይ ለማምለጥ ከመሞከሯ በፊት በቀረጸችው ቪድዮ ተናግራለች። ለማምለጥ ሞክራ በቀናት ውስጥ በሕንድ ውቅያኖስ መርከብ ውስጥ ተይዛ ወደ ዱባይ ተመልሳለች። አባቷ የእሷን ፍላጎት ለመጠበቅ እየሞከርኩ ነው ሲሉ፤ ቤተሰቧም ከእነሱ ጋር መሆን እንዳለባት ተናግረው ነበር። ኤምሬቶችና የሴቶች መብት ጥሰት የልዕልት ላቲፋ ጉዳይ የመላው ዓለም መነጋገሪያ ከመሆኑ ባሻገር በኤምሬቶች ያለውን የሴቶች ጭቆና አጋልጧል። የዓለም የምጣኔ ሀብት ፎረም በ2020 ባወጣው የጾታ እኩልነት ጥሰት ሪፓርት፤ የተባበሩት አረብ ኤምሬቶች ከመካከለኛው ምሥራቅ እና ከሰሜን አፍሪካ አገሮች ሁለተኛውን ደረጃ ይዟል። ከእስራኤል ውጪ ያሉት አገራት በቀጠናው የጾታ እኩልነትን ባለማክበር ይታወቃሉ። በዓለም የጾታ እኩልነት ዝርዝር ውስጥ ዝቅተኛውን ደረጃም ይዘዋል። የሴቶች ሕይወት በወንድ ቤተሰቦቻቸው ወይም የትዳር አጋራቸው ቁጥጥር ሥር ነው። ለማግባት ወይም ለመፋታትም የወንዶች ይሁንታ ያስፈልጋል። ባለፉት ጥቂት ዓመታት ሕጉ ላይ አንጻራዊ መሻሻል ቢታይም፤ አሁን ሥርዓቱ ጨቋኝ ነው። ለምሳሌ የአገሪቱ ሕግ የቤት ውስጥ ጥቃትን እንደ ጥፋት አያይም ነበር። 2016 ላይ ግን ይህ ተቀይሯል። ሕጉ ሴቶች ባላቸውን ማክበር "ግዴታቸው ነው" ይል የነበረ ሲሆን፤ 2019 ላይ ይህ አንቀጽ ተቀይሯል። ሆኖም ግን ሕጉ የቤት ውስጥ ጥቃት የሚለው፤ አንድ ሰው የሚያደርሰው ጥቃት እንደ አስተዳዳሪ ከተፈቀደለት ሲያልፍ ብቻ ነው ይላል። ይህ ማለትም ዳኞች የደረሰውን የጥቃት መጠን መዝነው "ከተፈቀደው በላይ ነው ወይስ በታች" ሲሉ ይወስናሉ ማለት ነው። ሼክ መሐመድ ልጃቸው ልዕልት ላቲፋን በተመለከተ ሲተቹ ነበር። የልዕልቷ እንጀራ እናት ልዕልት ሀያ ቢንት አልሁሴን ከሁለት ልጆቻቸው ጋር በ2019 ወደ ለንደን መሸሻቸውም ይታወሳል።
صورة من مقاطع الفيديو التي سجلتها الأميرة بعد فشل محاولة هروبها. وتتهم الشيخة لطيفة والدها باحتجازها رهينة في دبي منذ محاولتها الفرار من المدينة في عام .2018 قصة اختفاء الشيخة لطيفة، ابنة حاكم دبي شاهد تحقيق بي بي سي "سجينة في دبي: قصة اختفاء الشيخة لطيفة" وقالت الشيخة لطيفة في مقاطع فيديو مسجلة سرا شاركتها مع بي بي سي، إنها تخشى على حياتها. مواضيع قد تهمك نهاية وأثارت المقاطع دعوات عالمية للأمم المتحدة للتحقيق في الأمر. ورد مكتب المفوض السامي لحقوق الإنسان التابع للأمم المتحدة، مشيرا إلى أنه سيستجوب الإمارات العربية بشأن الأميرة لطيفة. وقال متحدث إن مجموعة العمل التابعة للأمم المتحدة المعنية بالاحتجاز القسري قد تبدأ تحقيقا بمجرد تحليل مقاطع فيديو الأميرة لطيفة. وقال وزير الخارجية والتنمية الدولية البريطاني دومينيك راب "نحن قلقون إزاء هذا"، في إشارة إلى مقاطع الفيديو. وأضاف، في تصريحات تليفزيونية، أن الفيديوهات تظهر "شابة في محنة كبيرة". وأكد أن المملكة المتحدة سوف تراقب "عن قرب" أي تطورات تأتي من الأمم المتحدة بشأن هذه القضية. ويعد والد الشيخ محمد بن راشد آل مكتوم، أحد أغنى رؤساء الدول في العالم، وهو حاكم دبي ونائب رئيس دولة الإمارات العربية المتحدة. وبنى الشيخ محمد مدينة ناجحة بشكل كبير، لكن نشطاء في مجال حقوق الإنسان يقولون إنه ليس هناك تسامح مع المعارضة، ويمكن للنظام القضائي أن يميز ضد المرأة. وحاولت الشيخة لطيفة الفرار من دبي، بمساعدة أصدقاء، لبدء حياة جديدة في فبراير 2018 . وقالت الشيخة لطيفة في مقطع فيديو سجل قبل هروبها بقليل "لا يسمح لي بالقيادة، ولا يسمح لي بالسفر أو مغادرة دبي على الإطلاق". وقبض على الشيخة لطيفة بعد أيام من هروبها، على أيدي الكوماندوز على متن قارب في المحيط الهندي. وأعيدت الأميرة إلى دبي، حيث لا تزال هناك منذ ذلك الحين. وقال والدها إنه كان يتصرف لمصلحتها. وقالت دبي والإمارات في وقت سابق إن الأميرة لطيفة في أمان وفي رعاية الأسرة. وللشيخ محمد شركة واسعة تعمل في سباق الخيل، وكثيرا ما يحضر الفعاليات الكبرى مثل رويال أسكوت، حيث صور مع الملكة إليزابيث الثانية. لكنه واجه انتقادات شديدة من قبل الأميرة لطيفة، وزوجة أبيها الأميرة هيا بنت الحسين، التي فرت إلى لندن في عام 2019 مع طفليها. الأميرة لطيفة قبل محاولة الهروب في 2018. وحصل برنامج بي بي سي بانوراما على مقاطع فيديو الأميرة لطيفة، وتحققت بشكل محايد من تفاصيل مكان احتجازها. تحقيق بانوراما سجلت مقاطع الفيديو على مدى عدة أشهر على هاتف حصلت عليه الأميرة سرا بعد حوالي عام من القبض عليها وعودتها إلى دبي. وسجلتها في الحمام لأنه كان المكان الوحيد الذي له باب يمكنها إقفاله. وأوضحت في تلك المقاطع أنها: وكشفت صديقتها المقربة، تينا يوهياينن، وابن خالها، ماركوس الصابري، والناشط ديفيد هاي، عن رواية الأميرة لطيفة عن اعتقالها واحتجازها، وجميعهم يقف وراء حملة تحرير لطيفة. وقالوا إنهم نشروا المقاطع حرصا على سلامة الأميرة لطيفة.
https://www.bbc.com/amharic/news-48822307
https://www.bbc.com/arabic/vert-fut-48927242
ለእነዚህ ጥያቄዎች የሚሰጡት ምላሽ በዕለት ተዕለት የህይወት ዘይቤዎ በቀላል አገላለጽ "ቅዱስ" የሚባሉ አይነት ሰው ስለመሆንዎ እና አለመሆንዎ የመናገር አቅም አላቸው። በቅርቡ የሥነ አእምሮ ባለሙያዎች ባወጡት መዘርዝር መሰረት ሰዎችን ጥሩ የሚያስብሏቸው ምን አይነት ባህሪያት እንደሆኑና መጥፎም የሚያስብሏቸው የትኞቹ እንደሆነ አስቀምጠዋል። • ጓደኛ ለማፍራት ማወቅ ያለብን ጠቃሚ ነጥቦች ከሁለት አስርታት በፊት የወቅቱ የሥነ አእምሮ ባለሙያዎች የሰው ልጅን ጥሩም ሆነ መጥፎ ባህሪያትን ለመረዳት በማሰብ ሦስት ዋና ዋና መገለጫዎችን ለይተው ነበር። የመጀመሪያው ከእራስ ጋር በፍቅር መውደቅ ወይም 'ናርሲሲዝም' ተብሎ የሚታወቀው ሲሆን ሁለተኛው ደግሞ የራስን ጥቅም ለማስጠበቅ የትኛውንም ነገር ለማድረግ ዝግጁ መሆንን የተመለከተ ነው። የመጨረሻው መገለጫ ደግሞ ከባድ የሥነ ልቦና ችግር ማስተናገድ ነው። ከዚህ ግኝት በኋላ የዘመኑ የሥነ ልቦና ባለሙያዎች እነዚህን መገለጫዎች ግምት ውስጥ በማስገባት ሰዎች በሥራ ቦታ እንዴት ስኬታማ እንደሚሆኑ፣ ግንኙነቶች እንዴት እንደሚመሰረቱና እንደሚፈርሱ እንዲሁም ውስጣዊ እርካታ እንዴት እንደሚገኝ ለማጥናት ሞክረዋል። በኮሎምቢያ ዩኒቨርሲቲ የሥነ ልቦና ባለሙያና መምህር የሆኑት ስኮት ቤሪ ኮፍማን እንደሚሉት ሰዎች ብዙ ጊዜ ከጥሩው ባህሪያቸውና ማንነታቸው ይልቅ ወደ መጥፎውና በመጠራጠር የተሞላውን ውስጣዊ ስሜት እንደሚመርጡ ይናገራሉ። "ልናበረታታውና ሁሌም ልንንከባከበው የሚገባንን ባህሪ ለምን ገሸሽ እንደምናደረገው አይገባኝም'' ይላሉ። ስኮት ቤሪ ኮፍማን ከጓደኞቻቸው ጋር በመሆን በሰሩት ጥናት መሰረት ደግሞ ሰዎች ጥሩ ባህሪ እንዳላቸው ማሳያ ሊሆኑ የሚችሉ መገለጫዎችን አስቀምተዋል። በዚህም መሰረት በጥናቱ የተሳተፉት ሰዎች፤ የሰዎችን ጥሩ ጎን በቀላሉ ማየት እና ይቅር ባይነት፣ የሌሎችን ስኬት ማድነቅ እንዲሁም ሰዎችን ያለፍላጎታቸው አንድ ነገር እንዲያደርጉ ከማስገደድ ጋር በተያያዘ የተለያዩ ምልክቶችን አሳይተዋል። የመጀመሪያው መገለጫ 'ሂዩማኒዝም' ወይም ሰብአዊነት ነው። ይህም የሰዎችን ክብርና ሙሉ አቅም በቀላሉ መረዳት መቻል ነው። ሁለተኛው 'ካንቲያኒዝም' የሚባል ሲሆን ስያሜው ኢማኑኤል ካንት ከተባለው ፈላስፋ የመጣ ሲሆን ሰዎችን ከእራሳችን መነጽር ብቻ መመልከት እንደሌለብን የሚያትት ነው። ሦስተኛው ደግሞ 'ፌዝ ኢን ሂዩማኒቲ' በሰው ልጆች እምነት መጣል እንደ ማለት ሲሆን በዚህኛው መገለጫ ሰዎች ሁሌም ጥሩ ናቸው ብሎ መረዳትና የትኛውም ሰው ማንንም ለመጉዳት አያስብም ብሎ ማሰብን ያካትታል። • የ 'ምን ልታዘዝ' ድራማ ሰምና ወርቅ የሥነ ልቦና ባለሙያው ዊሊያም ፍሊሰን እንደሚለው የሰው ልጆች በባህሪያቸው ጥሩ ናቸው ብሎ ማሰብ የሁሉም ነገር መሰረት ነው። እሱ እንደሚለው ሰዎች በአጠቃላይ ጥሩ ናቸው ብለን ባሰብን ቁጥር እራሳችንን ከሰዎች መከላከል አለብን የሚለው ተፈጥሮአዊ ስሜት እየቀነሰ ይመጣል። ስለዚህም መጥፎ ነገር እንኳን ቢፈጽሙ ለመቅጣት ወይም ተመጣጣኝ እርምጃ ለመውሰድ ከማሰብ ይልቅ ይቅርታ ማድረግ ቀላል ይሆናል ማለት ነው። ስኮት ቤሪ ኮፍማን አረጋግጫለሁ እንደሚሉት በሄዱበት ሁሉ ለሰዎች ደግነትንና ጥሩነትን የሚያሳዩ ሰዎች በህይወታቸው ደስታና የእርካታ ስሜትን በቀላሉ ማግኘት ይችላሉ። ከዚህም ባለፈ ከፍ ያለ የራስ መተማመንና በሰዎች ዘንድ ተቀባይነት ይስተዋልባቸዋል። ነገር ግን የጥሩ ሰዎች መገለጫዎች ምንድናቸው? ፍቅር፣ ደግነት፣ የቡድን ሥራ፣ ይቅር ባይነት፣ አመስጋኝነት፣ በሰዎች ስኬት አለመቅናት፣ አሳቢነት ወይስ ለብዙዎች ጥቅም መቆም? መረር ያለና መጥፎ ሊባል የሚችል አይነት ባህሪ ያላቸው ሰዎች ብዙ ጊዜ ነገሮችን በቀላሉ ማከናወን የሚችሉና ደፋሮች ናቸው። ከዚህም በተጨማሪ ሰዎችን የመምራትና የፈጠራ አቅማቸው ከፍ ያለ እንደሆነ ጥናቱ ይጠቁማል። • በጂንስ የተሞሸሩት ጥንዶች ስለዚህ ሙሉ በሙሉ ጥሩ የሚባል ባህሪ ያላቸው ሰዎች ያለምንም ችግር ስኬታማ ይሆናሉ ማለት ከባድ ነው። ምክንያቱም አንዳንድ ጊዜ መጥፎ የሚባሉትን ባህሪዎች መቀላቀል ከባድና አስቸጋሪ የሚባሉ ሁኔታዎችን ለመወጣት በእጅጉ ሊጠቅሙ ይችላሉ። ዋናው ሚስጥር ያለው ጥሩ በሚባሉትና መጥፎ በሚባሉት ባህሪያት መካከል ማረፍያ ቦታ ማግኘት መቻል ነው።
أظهرت دراسات ضخمة أن الخير أكثر في أغلبنا من الشر إجاباتك عن تلك الأسئلة تحدد كم أنت "شخص صالح" وذلك بحسب مجموعة من علماء النفس توصلوا إلى طريقة جديدة تهدف إلى التعرف على سمات الشخصيات التي تميل إلى فعل الخير، والتي ترى الخير في البشر أجمعين وتعاملهم من هذا المنطلق. توصل العلماء قبل 20 عاما إلى تعريف "الثالوث المظلم" للسمات الشخصية لمعرفة السبب في أن البعض لا يتورع عن الغش في الامتحان أو التنمر على من هم أضعف منه. واستشهد الباحثون كثيرا بتلك السمات الشخصية الثلاث، وهي النرجسية، والمكيافيلية، والسيكوباتية، وبحثوا في مدى ارتباطها بأمور شتى كالنجاح في العمل، واضطراب العلاقات، وحتى الموبقات أو ما يعرف بالخطايا السبع الكبرى. ولهذا السبب تحديدا قرر سكوت باري كوفمان، عالم النفس بجامعة كولومبيا في نيويورك، أن الوقت حان لإصلاح الخلل من خلال التركيز على الجانب المشرق في شخصيتنا. ويقول كوفمان : "كم أحبطني ولع الناس بالجانب المظلم بينما يهملون الجانب المشرق للشخصية". ويتألف "الثالوث المشرق" الذي يبحثه كوفمان وزملاؤه من ثلاث سمات للشخصية، ترسم معا صورة عامة للشخص وتبرز كل واحدة منها جانبا من التعامل مع الآخرين بدءا من رؤية الأفضل في الناس والصفح بسهولة إلى الفرح لنجاح الآخرين وتشجيعهم ورفض التلاعب بالآخرين لخدمة أغراض شخصية. تُعرّف السمة الأولى بـ"النزعة الإنسانية" ويقصد بها الاعتقاد بأن لكل شخص قيمة وكرامة إنسانية أصيلة، ويطلق على السمة الثانية "الكانطية" نسبة إلى الفيلسوف إيمانويل كانط وتعني معاملة الأشخاص برقي بوصفهم غاية في أنفسهم، وليس مجرد وسائل لتحقيق الربح مثلا، أو كبيادق الشطرنج، وتسمي السمة الثالثة بـ"الإيمان بالبشر" وهي الاعتقاد بأن الأساس هو صلاح الناس، وأنهم لا يسعون دائما للإيقاع بك. ويقول ويليام فليسون، عالم النفس بجامعة ويك فوريست بولاية نورث كارولينا، إن تلك السمات الثلاث تتفق مع البحوث الحالية التي تتناول الأسباب التي تجعل أحدهم شخصا صالحا، لاسيما الاعتقاد بوجود الخير في الآخرين. ويضيف: "كلما اعتقد المرء أن الآخرين طيبون قل شعوره بالحاجة إلى درء شرهم وضرورة معاقبتهم على أخطائهم". وتعود فائدة الإحسان ليس على الآخرين فحسب بل على المحسن نفسه، إذ وجد كوفمان أن من تتوافر لديهم سمات فعل الخير يقولون إنهم أكثر شعورا بالرضا تجاه علاقاتهم بالآخرين، وبالحياة عموما، وبقيمتهم الذاتية وشعورهم بأنفسهم. تعود مساعدة الآخرين بالنفع أيضا على المرء كما ربط الباحثون تلك السمات بصفات أخرى مفيدة مثل الشغف بالمعرفة والتدبر والحماسة والحب والعطف والعمل الجماعي والصفح والامتنان. وعلى الرغم من ذلك فإن الناس لا يفعلون جميعهم الخير أو الشر على نحو مطلق، بل أغلبهم يمزج بينهما. ويستطيع المرء اختبار نفسه لمعرفة مقياس سمات الشخصية المشرقة والمظلمة على موقع كوفمان. (باللغة الإنجليزية) وبينما يُرجَح أن من تتوافر لديه سمات الشخصية المشرقة بقدر مرتفع تقل لديه السمات المظلمة، يتضح في ضوء دراسة كوفمان أن تلك السمات ليست في تضاد بينها، ما يعزز الاعتقاد بأننا جميعا نمزج سمات الشخصيتين. ورب ضارة نافعة، إذ يميل أصحاب الشخصيات "المظلمة" على الأرجح إلى الشجاعة وتأكيد الذات على سبيل المثال، وهما صفتان تساعدان على تحقيق إنجاز، كما لاحظ الباحثون وجود ارتباط بين تلك الشخصيات وتوافر مهارات القيادة والإبداع. ويقول كوفمان : "أعتقد أننا جميعا لدينا هذه الازدواجية، إذ لا يعد قبول جانب مظلم بالأمر السيء، بل يفيد تطويعه بالشكل الصحيح كثيرا في تحقيق أعلى درجات الإبداع، وهو أفضل من التظاهر بعدم وجود هذا الجانب فينا من أساسه". وإن كنت ممن يميلون أكثر إلى الجانب المشرق، فذلك لا يعني أن حياتك ستكون كلها نعيما وراحة. فإحدى أوجه سمات "الكانطية"، على سبيل المثال، التمسك بالصدق مع النفس حتى لو أضر ذلك بسمعة الشخص، ومن يعيش بهذه الطريقة لابد أن يصطدم بالآخرين في بعض المواقف من منطلق التمسك بصدقه مع النفس. ويقول كوفمان : "يتطلب الصدق أحيانا المواجهة دون أن يكون الهدف من ذلك الضغط على الآخرين لتحقيق رغباتك". لنأخذ دوروثي داي مثالا، وهي صحفية وناشطة أمريكية توفيت عام 1980، كرست حياتها للعدالة الاجتماعية وخدمة الفقراء وأسست "بيوتا للضيافة" قدمت فيها المأوى والمأكل والملبس للمحتاجين، حتى جعل البعض يعتقد بضرورة تطويب الكنيسة الكاثوليكية لها وإعلانها "قديسة". ومع ذلك لم تكن ترضي الجميع دائما بأعمالها، إذ يقول فليسون "لقد كانت شخصية شديدة التمسك بالأخلاق وعاشت حياة الفقر وكثيرا ما خسرت الأصدقاء بسبب مواقفها". كما يميل أصحاب الشخصيات المشرقة إلى الشعور بالذنب، وهو ليس بالضرورة أمرا سيئا، إذ تقول تايا كوهين، بكلية تيبر للأعمال بجامعة كارنيغي ميلون في بيتسبرغ، إن ثمة فرقا بين الشعور بالذنب جراء أفعال اقترفها المرء، وهو شعور جيد، واجترار الذنب باستمرار والشعور بالخزي. وتضيف: "رغم أن الشعور بالذنب ليس مريحا، إلا أنه يحمل الشخص على التصرف بلياقة أكثر". وربطت الأبحاث بين الميل للشعور بالذنب وأشكال شتى من السلوك الحسن في مناحي الحياة المختلفة، فمثلا لو أوقعت نبيذا بالخطأ على سجادة صديقك الجديدة فاتحة اللون ثم قمت بتحريك كرسي للتغطية على البقعة كيف ستشعر في اليوم التالي؟ من يشعرون بالذنب لتصرف كهذا يقترن شعورهم بإحساس عميق بالمسؤولية تجاه الآخرين وهو ما تصفه كوهين بضوء تحذير داخلي يرشدهم إلى فعل الصواب. أما لو اعتقدت أنك لست من بين أصحاب الشخصيات المشرقة فلا تيأس فالشخصية قابلة للتغير على نحو أكثر مما قد تعتقد. وعلى الرغم من أن الأبحاث التي أجراها فليسون ورفاقه أظهرت أن الناس لا يتغيرون أخلاقيا كثيرا على المدى القصير، إلا أن التغير قائم على الأمد الأطول. أغلب الناس يجمعون بين الخير والشر وكانت دورثي داي، التي يُتوقع أن تُمنح رسميا لقب "قديسة"، تعتقد أن الإنسان قادر على اختيار أن يصبح شخصا أفضل عبر دفعه لنفسه صوب التغيير ببطء وباستمرار مع الوقت. وعلى الرغم من عدم توافر بحث حتى الآن يؤكد انطباق فكرتها على الجميع، فهناك ما يدلل على أن الشخصية قابلة للتشكل نوعا ما على مدار الحياة. ويقول كوفمان: "أعتقد أن الشخصية ليست إلا مزيجا من العادات والحالة الذهنية والسلوك والشعور ونحن قادرون على تغيير تلك العادات". كما تظهر دراسات أن الميل للذنب يزداد مع التقدم في العمر، تحديدا ما بين العشرين إلى الستين تقريبا، ولذا، هناك فرصة في أن يصبح المرء "أكثر صلاحا" مع تقدمه في السن - شاء أم أبى. وتحمل أبحاث كوفمان بشأن سمات "الثالوث المشرق" بارقة أمل للبشر عموما، فقد خضع أكثر من ألف شخص لاختبارات خاصة بالسمات المشرقة والمظلمة وجاءت النتائج إيجابية فيما يتعلق بميل الشخص العادي بفارق كبير إلى الجانب المشرق. ويقول كوفمان: "يؤكد ذلك أنه على الرغم من كل ما نراه من فظائع في العالم، يميل الناس في الأساس إلى الجانب المشرق". ولو أكدت أبحاث أخرى ذلك في "الثالوث المشرق"، فسوف يتأكد الاعتقاد بأننا رغم كافة ما يعترينا من عيوب نميل بالسليقة إلى فعل الخير، وربما يكون ذلك دافعا للإيمان أكثر بالبشر وبمن يتأرجح منهم بين المشرق والمظلم في شخصياتهم، لنلقي بثقلنا أكثر باتجاه الصلاح في حياتنا اليومية. يمكنك قراءة الموضوع الأصلي على موقع BBC Future