doc1_url
stringlengths
36
42
doc2_url
stringlengths
35
94
doc1
stringlengths
350
6.98k
doc2
stringlengths
167
19.5k
https://www.bbc.com/amharic/news-48144492
https://www.bbc.com/arabic/inthepress-48138088
እናቴ በወቅቱ ማልታ ውስጥ ለጠቅላይ ሚኒስትርነት እየተወዳደሩ ስለነበሩት ግለሰብ ቀልድ አዘልና ፖለቲካዊ መልእክት ያለው ጽሁፍ አቅርባ የነበረ ሲሆን አንድ ሰው ቅሬታውን ለፖሊስ አሳውቆ ነበር። • የጋዜጠኛው አስክሬን 'በአሲድ እንዲሟሟ ተደርጓል' • 'ለሼህ አላሙዲ መፈታት የጠቅላይ ሚንስትሩ አስተዋጽኦ ከፍተኛ ነበር' በዛው ቀን ምሽትም ይሄ ሁሌም ወደቤታችን የሚመጣው ፖሊስ ከፍርድ ቤት የተጻፍ ደብዳቤ ይዞ በሌሊት መጣ። እናቴን በቁጥጥር ስር አውሎ ይዟት ሄደ። የቀረበባትም ክስ በህገወጥ መንገድ ሃሳብን መግለጽ ነበር። ከሰአታት በኋላም መለቀቋን የሚያሳዩ ተንቀሳቃሽ ምስሎች ተመለከትኩ። በወቅቱ የአባቴን ቲሸርት ለብሳ የነበረ ሲሆን ጸጉሯም ቢሆን እንደተንጨባረረ ነበር። ነገር ግን ወደቤት እንኳን ሳትመጣ ስለደረሰባት ነገርና ስለጠቅላይ ሚኒስትሩ መጻፏን ቀጠለች። እናቴ በተገደለችበት ቀን አንድ የመንግስት ሚኒስትር የባንክ ደብተሯን እንዳታንቀሳቅስ አግዶባት ስለነበር እሱን ለማስተካከል ወደ ባንክ ቤት ሄደች። ነገር ግን ከባንክ ወጥታ ወደመኪናዋ ስትገባ ግማሽ ኪሎግራም የሚመዝን ተቀጣጣይ ፈንጂ ከመኪናዋ ስር ተቀምጦ ነበር። የ53 ዓመቷ ዳፍኒ ካሩዋና ጋሊዚያ የተጠመደው ቦምብ ፈንድቶ እዛው ህይወቷ አለፈ። ይህንን ታሪክ የሚተርከው ማቲውና ወንድሙ ፖል ያለእናት ቀሩ። በወቅቱ ስልጣን ላይ የነበረው መንግስት ደጋፊዎች በእናቴ መሞት የተሰማቸውን ደስታ በይፋ ይገልጹ ነበር ይላል ማቲው። ሌሎችቸ ደግሞ በገዛ ፈቃዷ ህይወቷን እንዳጣች ይናገሩ ነበር። እናቴ ግን ለማልታ ነጻነት እየታገለች ነው ህይወቷ ያለፈው። የዳፍኒ ካሩዋና ጋሊዚያ አሟሟት የዓለማቀፍ ፕሬስ ነጻነት ቀን ጋዜጠኝነትና በህይወት ላይ ስለሚደርስ አደጋ ሲወራ ደግሞ በሁላችንም ጭንቅላት ቀድሞ የሚመጣው በቅርቡ ቱርክ ውስጥ የተገደለው የሳኡዲ ዜግነት ያለው ጋዜጠኛ ጃማል ሃሾግጂ ነው። ጀማል በሳዑዲ ዝነኛ ጋዜጠኛ ነበር፤ የሶቪየት ሕብረት የአፍጋኒስታን ወረራን በዝርዝር ዘግቧል። እንደ ኦሳማ ቢን ላደን ከመሳሰሉ ግለሰቦች ጋር ቃለ መጠይቅ አድርጓል። በቅርቡ ለመጋባት እቅድ እንደነበራቸው የምትናገረው የኻሾግጂ እጮኛ ከባድ ሃዘን ውስጥ ናት። ለበርካታ አስርት ዓመታት ለሳዑዲ ንጉሳውያን ቤተሰብ የቅርብ ሰው ነበር፤ የሳዑዲ መንግሥት የመገናኛ ብዙሃን አማካሪ ሆኖም ሰርቷል። ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ግን ከሳዑዲ መንግሥት ጋር በተፈጠረ አለመግባባት ሃገር ጥሎ ወደ አሜሪካ ተሰደደ። በጽሑፎቹም የሳዑዲ አረቢያውን ልዑል አልጋ ወራሽ ሞሐመድ ቢን ሰልማንን ይተች ነበር። • ዕጽ በማዘዋወር የተጠረጠረችው ናይጄሪያዊት ከእስር ተለቀቀች ኢስታንቡል በሚገኘው የሳዑዲ አረቢያ ቆንስላ ውስጥ እንደተገደለ የታመነው ሃሾግጂ ወደ ቅጥር ግቢው እንደገባ ነበር ታንቆ የተገደለው ይላል የቱርክ መንግስት የሰጠው መግለጫ። ከዚያም የጋዜጠኛው በድን አካል ተቆራርጦ እንዲጠፋ ተደርጓል። በወቅቱም የሳዑዲው አልጋ ወራሽ ልዑል ሞሐመድ ቢን ሰልማን «ሃሾግጂ እንደ አደገኛና አክራሪ ኢስላሚስት ነው የማየው» ብለው ተናግረው ነበር። የሃሾግጂ ቤተሰቦች ግን ጃማል የማንኛውም አክራሪ ቡድን አባል እንዳልነበር ገልፀዋል። «ጃማል ሃሾግጂ ምንም ዓይነት አደጋ ሊያመጣ የሚችል ሰው አልነበረም፤ እሱን አደገኛ ማለት እንደመሳለቅ ነው» የሚል መግለጫም አውጥተው ነበር።
نشرت دافني كاروانا غاليزيا تقارير قاسية عن الفساد في الحكومة المالطية كانت والدتي قد نشرت مدونة تسخر فيها من مرشح لرئاسة الوزارة في يوم الانتخابات، فقدم أحد مؤيديه شكوى ضدها لدى الشرطة. وهكذا أُرسل المحقق إلى منزلنا منتصف الليل وهو يحمل مذكرة إلقاء قبض بحقها، بتهمة سماها "التعبير غير القانوني عن الرأي". كنتُ وقتها أعمل في الطرف الآخر من العالم، وكان معارف يرسلون لي أشرطة تظهرها وقد أُطلق سراحها من مركز للشرطة في الواحدة والنصف بعد منتصف الليل وهي ترتدي قميص والدي. ولكن، وبعد ساعات قلائل، كانت والدتي تعاود الكتابة عبر الانترنت واصفة ما تعرضت له من انتهاكات وتسخر من مخاوف رئيس الحكومة الجديد ومن مظهرها هي. وكتبت "أعتذر لمظهري غير المرتب، ولكن عندما تدهم فرقة مكافحة الجريمة منزلك لاعتقالك في الليل، لن تفكر في تمشيط شعرك أو وضع مسحوق تجميل". والآن، كلف المحقق نفسه الذي اعتقل أمي تلك الليلة بالتحقيق في مقتلها. ماثيو وأمه في اليوم الذي اغتيلت فيه، كانت أمي، دافني كاروانا غاليزيا، قد ذهبت إلى البنك لاستعادة حسابها الذي كان قد جمد بطلب من أحد وزراء الحكومة. كانت قد بلغت الـ 53 من عمرها وكانت في قمة نشاطها الصحفي الذي امتد لثلاثين عاما. ولكنها قُتلت في تلك الرحلة، إذ فجرت عن بعد عبوة ناسفة وزنها نصف كيلوغرام زُرعت تحت مقعد سيارتها. احتفل مؤيدو الحكومة بعملية الاغتيال علنا، وهو أمر ذكرني بأولئك الذين فرحوا باغتيال الصحفي التركي الأرمني هرانت دينك. وألمح آخرون إلى أني قد دبرت العملية، أو أن أمي خاطرت برضا بحياتها، وهو الاتهام نفسه الذي وجه الى الصحفي الأمريكي،جيمس فولي، الذي خطف وقتل في سوريا. اغتيال دافني كاروانا غاليزيا لم يجب أن تهمنا هذه الجرائم؟ إن الانتشار الحر للمعلومات والآراء، الذي يقع في صلب عمل الصحفيين، يخلق مجتمعات أكثر عدلا وحرية. وهذا ما قاله شقيقي أمام تجمع لديبلوماسيين أوروبيين بعد اغتيال والدتي بفترة قصيرة وعندما كنا ما زلنا في فترة التأبين. وقال "إنه يخلق مجتمعات أكثر ثراء ومرونة، أو بعبارة أخرى، مجتمعات تستحق أن يعيش المرء فيها". بعد اغتيال والدتنا، كان عزاؤنا الوحيد هو الدعم والمساندة والحزن الذي شعرنا به من شتى الناس. كان ذلك مفاجئا لي، وذكرني بقول لأحد الأصدقاء "الناس الجيدون موجودون في كل مكان. ما عليك إلا أن تبحث عنهم". إن الرغبة في العيش في مجتمع حر ومنفتح، مجتمع يطبق فيه القانون على الجميع دون تمييز وتُحترم فيه حقوق الانسان، هي رغبة انسانية جامعة. ولكن ككثير من الرغبات تشهد هذه الرغبة مدا وجزرا بين الفينة والأخرى. ولكن، وفي كثير من الأحيان، نستدرك بعد فوات الأوان أن الناس السيئين القليلين سيبقون معنا مثل الأمراض، ويسعون للسيطرة علينا. إن المهمة التي كرسنا أنفسنا - أنا وأخوتي ووالدي - لها منذ اغتيال والدتي مهمة كبيرة وصعبة، إذ نريد أن نحصل على العدالة بعد مقتلها والعدالة في التحقيق، كما نريد ألا يحصل أمر مشابه في المستقبل. ولا يوجد لدينا إلا القليل من الوقت لأي شيء آخر الآن. ماثيو (إلى اليسار) وأخوه بول يناضلون في سبيل الحصول على العدالة نيابة عن والدتهما ضمن أسرتنا، نتحدث بين الفينة والأخرى عن انعدام صبرنا من التقاعس والفتور الذي تقابل به قضيتنا، خصوصا من جانب المسؤولين. ونجد صعوبة في الامتناع عن انتقاد كسلهم وعدم مبالاتهم. قال لي أبناء الصحفي التركي، أوغور مومتشو، يوما إنه بعد اغتيال والدهم بعبوة ناسفة، برر مدير الشرطة إخفاق جهازه في منع الجريمة بالقول "لا نتمكن من عمل أي شيء، إذ نُواجه بجدار من الطابوق". وكان رد والدتهم على ذلك القول: "أزيلوا طابوقة ثم أخرى حتى تزيلون الجدار كله". وهذا الذي ما نعمله منذ اغتيال والدتنا. كان المبدأ الذي يقودني منذ البداية هو عمل أفضل ما نستطيع عمله مهما كانت النتائج. وأعتقد الآن أن العملية بحد ذاتها لا تقل أهمية عن أهدافها. فنحن نقود تغييرا ثقافيا ونخلق احتراما أكثر لحرية التعبير باسلوب لا يقل بساطة عن إجبار الدولة على القيام بواجبها في توفير العدالة. وانضممنا إلى آخرين يحاولون إزالة مرض "انعدام الحرية"، ويعلمون العالم كيفية احترام حقوق الانسان. قال لنا الكاتب، يامين رشيد، قبل 5 أيام فقط من مقتله طعنا خارج بيته في المالديف في عام 2017، "الحرية تبدأ بحرية الضمير". وقال "بدون هذه حرية التفكير الأساسية هذه، ماذا عساك أن تفعله بالحريات الأخرى؟" وكما مع اغتيال والدتي برهن اغتياله على أنه لا احترام لهذه الحريات في بلداننا. المهمة ليست حكرا علينا، نحن أسر القتلى، للنضال في سبيل هذه الحريات. هذه المسؤولية أالقيت على عاتقنا ولكننا لن نتمكن من تحملها لوحدنا بل نحتاج إلى الناس الجيدين في كل مكان للانضمام الينا. مظاهرة تطالب بالعدالة لدافني كاروانا غاليزيا . يوم حرية الصحافة العالمي أعرف أن هناك المزيد منا. تذكروا أن الصحفي السعودي، جمال خاشقجي، كان محبوبا من قبل كثيرين في كل مكان. ولكن كان يكفي أن يكرهه شخص واحد ليقتله. وفي كل هذه الاغتيالات، بما فيها اغتيال والدتي، يغيب أي دليل على أن الدول تبذل أي جهود في سبيل مقاضاة المسؤولين عنها. ولذا بدأنا بازالة الطابوقة الأولى: أي بالطلب من مالطا بأن تجري تحقيقا رسميا علنيا للتوصل إلى سبب إخفاقها في منع اغتيال واحدة من أبرز صحفياتها. بعد ذلك، سننتقل إلى طابوقة أخرى. أتمنى كل يوم أنه ما كان لوالدتي أن تضحي بحياتها في سبيل بلدها، وأن تكون عوضا عن ذلك على قيد الحياة. ولكن، وكما قالت الصحفية الآذرية، خديجة اسماعيلوفا، التي وصفت منظمات حقوقية احتجازها بأنه "مروع"، "إذا كنا نحب فعلا، نريد من الذين نحبهم أن يكونوا كما هم". وهكذا كانت دافني، المقاتلة والبطلة. الأمر الذي لن تعرف به أمي أن مقتلها ألهم الآلاف من الأفعال البطولية في مالطا وفي غيرها من البلدان. وأريد أن أعتقد بأن كل هذه الأفعال البطولية قد حمت صحفيين شجعان بطريقة أو بأخرى من المصير الدامي الذي واجهته والدتي. قتل الصحفي السعودي جمال خاشقجي في مقر قنصلية بلاده في اسطنبول في تشرين الأول / أكتوبر 2018 حول هذا المقال ماثيو كاروانا غاليزيا صحفي وابن الصحفية دافني كاروانا غاليزيا التي اغتيلت في تفجير في تشرين الأول / أكتوبر 2017. ويمكنكم التواصل معه عبر تويتر هنا.
https://www.bbc.com/amharic/news-54975264
https://www.bbc.com/arabic/world-55466241
ዣንግ ዣን የቀድሞ ጠበቃ የሆነችው የ37 ዓመቷ ዣንግ ዣን ባለፈው ግንቦት ነው ለእሥት የበቃችው። ዣንግ 'ጠብ በመቀስቀስና በማነሳሳት' ወንጀል ነው የተከሰሰችው። ይህ ክስ ብዙ ጊዜ የመብት ተሟጋቾች ላይ ሲመዘዝ ይታያል። ዣንግ ወደ ዉሃን ከተማ በማቅናት ስለ ቫይረሱ የዘገበች ብቸኛዋ ቻይናዊት ጋዜጠኛ አይደለችም። ነገር ግን ከባለፈው የካቲት ጀምሮ ቢያንስ ሦስት ጋዜጠኞች ጠፍተዋል። ሊ ዜሁዋ የተባለ ጋዜጠኛ ሚያዚያ ላይ 'ራሴን አግልዬ ነበር' በማለት ከጠፋበት ብቅ ብሏል። ቼን ክዊሺ የተባለው ጋዜጠኛ በመንግሥት ቁጥጥር ሥር እንዳለ ሲታወቅ የሦስተኛው ጋዜጠኛ ፋንግ ቢን የት አንዳለ አድራሻው አይታወቅም። የቻይና ባለሥልጣናት የመብት ተሟጋች ነን የሚሉ ሰዎች ላይ ጫና በማሳደር ይታወቃሉ። በጋዜጠኛዋ ላይ የቀረበውን ክስ የሚያሳየው አንድ መዝገብ እንደሚያመለክተው፤ ዣንግ የካቲት ላይ ስለቫይረሱ ለመዘገብ ወደ ዉሃን እንዳቀናች ይተቅሳል። የቻይና ሰብዓዊ መብት ተሟጋች ጋዜጠኛዋ በወቅቱ በመንግሥት ታግተው ስለነበሩ ጋዜጠኞችም ጭምር ዘግባ ነበር ይላል። ነገር ግን ባለፈው ዓመት ግንቦት አጋማሽ ላይ ውሃን ውስጥ ሳለች አድራሻዋ ጠፋ። በነጋታው ግን 640 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ በምትገኘው ሻንግሃይ ባለሥልጣናት ቁጥጥር ሥር እንዳለች ታውቋል ይላል ቡድኑ። ጋዜጠኛዋ ክስ የተመሠረተባት ሰኔ ላይ ነው። ከክሱ መመሥረት 3 ወራት በኋላ መስከረም ላይ ጠበቃዋ እንዲያገኛት ፈቃድ ተሰጠው። የመብት ተሟጋች ቡድኑ ጋዜጠኛዋ በመንግሥት ቁጥጥር ሥር መሆኗን በመቃወም የረሃብ አድማ መትታ እንደነበር አሳውቋል። ባፈለው አርብ ጠበቃዋ፤ ደንበኛው በይፋ እንደተከሰሰች የሚጠቁም ስልክ እንደተደወለለት ታውቋል። የክስ መዝገቧ እንደሚያሳየው ጋዜጠኛዋ ሐሰተኛ መረጃ 'በፅሁፍ፣ በተንቀሳቃሽ ምስልና በሌሎች መንገዶችና ማኅበራዊ ድር አምባዎች አስተላልፋለች' ይላል። አልፎም ከውጭ አገራት መገናኛ ብዙሃን ጋር ቃለ ምልልስ አድርጋለች ሲል የክስ መዝገቧ ያትታል። ጋዜጠኛዋ ከአራት እስከ አምስት ዓመት በሚደርስ እሥር ልትቀጣ እንደምትችል መዝገቡ ይናገራል። ጋዜጠኛዋ ከዚህ በፊትም ሆንግ ኮንግ ውስጥ ያሉ የመብት ተሟጋቾችን በመደገፏ ምክንያት ቃሏን ለመርማሪዎች እንድትሰጥ ተደርጋ ነበር።
زانغ زان صحفية حاليا ومحامية سابقا، اعتُقلت في مايو/أيار وأدينت زانغ زان البالغة من العمر 37 عاما بتهمة "السعي لإحداث بلبلة وإثارة المتاعب"، وهي تهمة يشيع توجيهها للناشطين في الصين. وألقي القبض على زانغ في مايو/أيار، ودخلت في إضراب عن الطعام لعدة أشهر، ويقول محاموها إنها في حالة صحية متردية. وكانت زانغ قبل امتهان الصحافة تعمل في المحاماة. وبذلك تنضم زانغ لقائمة طويلة من الصحفيين الصينيين الذين واجهوا متاعب جرّاء تغطية تفشي وباء كورونا في ووهان. ويفتقر الإعلام إلى الحرية في الصين التي تضيّق سلطاتها الخناق على الناشطين أو من يسربون الأخبار، وتتهمهم بالسعي لتقويض جهود الدولة الرامية إلى التصدي لانتشار الوباء. مواضيع قد تهمك نهاية يقول رين قوانيو، أحد محاميي زانغ، للوكالة الفرنسية للأنباء: "بدت زانغ محطّمة عند النطق بالحكم، أمّا والدتها التي كانت حاضرة في ساحة المحكمة، فقد انفجرت باكية". فيروس كورونا: وفاة الطبيب الصيني الذي حذر زملاءه قبل تفشي المرض وهددته الشرطة ليصمت وكانت زانغ قد سافرت إلى ووهان في فبراير/شباط لعمل تغطية صحفية مستقلة عن تفشي الوباء في المدينة. وكانت تقارير زانغ التي تبثّها على الهواء تلقى رواجًا على وسائل التواصل الاجتماعي، مما جذب إليها أنظار السلطات الصينية. وتقول شبكة الدفاع عن حقوق الإنسان في الصين إن تقارير زانغ الصحفية تضمّنت تغطية اعتقال صحفيين مستقلين آخرين، وتضييق الخناق على المطالِبين بمحاسبة المسؤولين، من بين عائلات الضحايا. وفي حوارٍ مصوّر أجرته زانغ مع صانع أفلام مستقل قبل إلقاء القبض عليها، قالت إنها قررت زيارة ووهان بعدما قرأتْ منشورا على الإنترنت لأحد سكان المدينة يحكي فيه عن الأوضاع المعيشية في المدينة في زمن استشراء الوباء. من الخوف إلى الحرية: سنة صعبة في الصين في محاربة كوفيد-19 وما أن وصلت زانغ ووهان، حتى شرعت في توثيق ما تراه في شوراع المدينة ومستشفياتها، وبثّه على الهواء مباشرة، رغم ما يتهددها جرّاء ذلك من عواقب. وقالت زانغ في حوارها مع صانع الأفلام المستقلّ، والذي اطلعت عليه بي بي سي: "لن أتوقف عمّا شرعتُ فيه؛ هذه البلاد لن تعود للوراء". وتقول شبكة الدفاع عن حقوق الإنسان في الصين إن زانغ اختفت يوم 14 مايو/أيار. وتكشّف بعد يوم من اختفائها أنها في حوزة الشرطة بمدينة شانغهاي، على مسافة تزيد عن 640 كيلومتر. وفي أوائل نوفمبر/تشرين الثاني واجهت زانغ رسميًا اتهامات بـ "بث أخبار كاذبة" على وسائل التواصل الاجتماعي، وقبول تسجيل حوارات مع محطات أجنبية، ونشْر معلومات عن الفيروس في ووهان بـنيّة سيئة - وهي اتهاماتٌ تترواح عقوبتها بين أربع إلى خمس سنوات من السجن. باحثة صينية تختبئ في قنصلية بلادها في سان فرانسيسكو بالولايات المتحدة تثير أزمة بين البلدين "حُكم مثير للقلق" احتجاجًا على اعتقالها، دخلت زانغ في إضراب عن الطعام تركها في حالة صحيّة متردية، بحسب محامٍ كان قد زارها في أوائل ديسمبر/كانون الأول الجاري. وقال المحامي في بيان أعقب الزيارة إنّ زانغ تُجبَر على التغذّى عبر أنبوب، مشيرًا إلى أن موكِّلته كانت تشكو صداعًا، ودوارًا، وآلاما في المعدة، فضلا عن متاعب نفسية. وكان المحامي قد تقدّم بطلب لإرجاء المحاكمة نظرًا لحالة موكّلته الصحية. وكانت زانغ قد اعتُقلت عام 2019 لإعلانها دعم ناشطين في هونغ كونغ. ويصف ليو لان، وهو استشاري بشبكة الدفاع عن حقوق الإنسان في الصين، الحُكم الصادر ضد زانغ بأنه "مثير للقلق". ويقول ليو لان لـ بي بي سي: "الحكم الصادر بحق زانغ ثقيل جدًا. السلطات الصينية مصممة على إسكات، وتخويف مواطنيها الذين يحاولون كشف ما يحدث في ووهان". وأضاف ليو: "أنا قلِق بشأن مصير مواطنين آخرين معتقلين كانوا أيضا قد نشروا تقارير عن الوباء". وكان صحفيون صينيون آخرون ممّن نشروا تقارير عن تفشي كورونا في ووهان قد تعرّضوا للاختفاء في وقت سابق من العام الجاري.
https://www.bbc.com/amharic/news-54067731
https://www.bbc.com/arabic/worldnews/2013/04/130422_china_denies_troops_crossed_to_india
የቻይና ወታደሮች "አፀፋውን ለመመለስ" ተገድደው ነበር ያሉት የጦር ኃይሉ ቃል አቀባይ በትክክል ስለወሰዱት እርምጃ አልገለፁም። ሕንድና ቻይና በአጨቃጫቂው ድንበር አቅራብያ መሳሪያ ላለመተኮስ የገቡትን ስምምነት በጣሰ መልኩ መሳሪያ ሲተኮስ ከ45 ዓመት ወዲህ የመጀመሪያው ሳይሆን አይቀርም ተብሏል። ከቅርብ ወራት ወዲህ የሁለቱ አገራት ግንኙነት እያሽቆለቆለ መጥቷል። የቻይና መገናኛ ብዙኀን እንደዘገበው ከሆነ፣ " የሕንድ ወታደሮች በሺንፓኦ ተራራ አካባቢ በሕገወጥ መልኩ ድንበር አቋርጠዋል" ሲል የዜጎች ነፃነት ጦር ቃል አቀባይ የሆኑትን ኮሎኔል ዛንግ ሹኢሊን በመጥቀስ ዘግቧል። የሕንድን እርምጃ " ሁለቱ አገራት የገቡትን ስምምነት ፍፁም የሚጥስ፣ ውጥረትን የሚያነግስ. . . እና በባህሪው ጠብ አጫሪ የሆነ" ብለውታል ቃል አቀባዩ። የሕንድ ባለስልጣናት በጉዳዩ ላይ ምንም ኣይነት ምላሽ አልሰጡም። እንደ አውሮጳውያኑ አቆጣጠር በ1996 ሁለቱ አገራት፣ ምንም እንኳ ወታደሮቻቸው ተጋጭተው የሚያውቁ ቢሆንም፣ የጦር መሳሪያ በድንበር አካባቢ ላለመጠቀም ተስማምተው ነበር። የጦር ኃይሉ ቃል አቀባይ በሕንድ ወገን " በአስቸኳይ አደገኛ የሆነ እንቅስቃሴያቸውን እንዲያቆሙ፣ ድንበርን ተሻግረው መሳሪያ የተኮሱትን ወታደሮች ከስፍራው እንዲያስወጡ. . . እና ጠብ አጫሪ የሆነ ተኩስ የከፈቱት ላይ ተገቢው ቅጣት እንዲጣልባቸው" ሲሉ ጠይቀዋል። በሁለቱ አገራት መካከል ያለው ግንኙነት ውጥረት መታየት የጀመረው፣ ሕንድ የቻይና ባለስልጣናትን በአጨቃጫቂው ድንበር አካባቢ አምስት ንፁኃን ዜጎች በወታደሮቻቸው ታግተው መወሰዳቸውን ካስታወቁ በኋላ ነው። በሰኔ ወር 20 የሕንድ ወታደሮች ከቻይና ወታደሮች ጋር ተጋጭተው ሕይወታቸውን ካጡ በኋላ በአካባቢው ውጥረት ተባብሷል። የአገር ውስጥ መገናኛ ብዙኃን እንደዘገቡት ከሆነ ወታደሮቹ "ክፉኛ ተደብድበዋል።" በነሐሴ ወር ሕንድ ቻይናን በድንበር አካባቢ በአንድ ሳምንት ውስጥ ሁለት ጊዜ ወታደራዊ ውጥረት እንዲፈጠር እያደረገች ነው ስትል ከስሳ ነበር። ሁለቱንም ክሶች ቻይና ያጣጣለች ሲሆን በድንበር አካባቢ የተፈጠረው ችግር ሙሉ በሙሉ የሕንድ ጥፋት ነው ብላለች። በቻይናና በሕንድ መካከል ያለው አጨቃጫቂ ድንበር በአግባቡ የተሰመረ እንዳልሆነ ይጠቀሳል። በአካባቢው ወንዞች፣ ሐይቆችና በረዶ መኖሩ ድንበሩ መስመር እንዲተጣጠፍ ያደርጋል። በሁለቱም ወገን የሚገኙ ወታደሮች፣ በዓለም ላይ የሚገኙ ሁለት ትልልቅ የጦር ኃይሎችን የሚወክሉ ሲሆን፣ በርካታ ጊዜያት ተፋጥጠው ያውቃሉ። ሕንድ ቻይናን በሺዎች የሚቆጠሩ ወታደሮችን ወደ ድንበር በማስጠጋት ደጋግማ ከስሳለች። በሁለቱ መንግሥታት መካከል ላለፉት ሶስት አስርታት ንግግር ቢደረግም የድንበር ይገባኛል ጥያቄውን መፍታት አልተቻለም። ሁለቱ አገራት በ1962 አንዴ ብቻ ውጊያ ያደረጉ ሲሆን ሕንድ ሽንፈትን ተጎናጽፋለች።
محتجون هنود يدوسون العلم الصيني تعبيرا عن احتجاجهم. وكانت الحكومة الهندية قد قالت خلال عطلة نهاية الأسبوع إن جنودا من جيش التحرير الشعبي دخلوا المنطقة الشمالية الشرقية من لاداخ ونصبوا معسكرا في ليلة الخامس عشر من أبريل/نيسان. وتعرف الحدود الفاصلة الآن بين الصين والهند باسم خط السيطرة الفعلية، وقد وقع البلدان اتفاقيتين للحفاظ على السلام في مناطق الجبهة بينهما في عامي 1993، و1996، على الرغم من عدم ترسيم الحدود بينهما رسميا. وقالت المتحدثة باسم الخارجية الصينية هوا تشونينغ في مؤتمر صحفي "إن قواتنا تقوم بدوريات على الجانب الصيني من خط السيطرة، ولم تعبر الخط". أما وزير الخارجية الهندي سلمان خورشيد فقد قال للصحفيين إن القادة العسكريين المحليين من البلدين اجتمعوا لحل الخلاف. مواضيع قد تهمك نهاية خلاف طويل الأمد خاض البلدان حربا في المنطقة عام 1962 وأدى هذا الخلاف الحدودي بين البلدين في تلك المنطقة إلى وجود شيء من عدم الثقة بينهما، يشوب علاقاتهما منذ الحرب التي خاضاها عام 1962. وكانت وكالة الأنباء الفرنسية قد نقلت عن مصدر هندي رسمي رفيع المستوى قوله "تقع أحداث كهذه بين الفينة والأخرى، وتحل سلميا عن طريق الاتفاقات الثنائية الموقعة، والآليات التي تتضمنها هذه الاتفاقات." وقال المصدر الهندي "فيما يتعلق بالعمق الذي توغلت إليه القوات الصينية داخل الأراضي الهندية، فهناك تفسيرات متناقضة حول الحدود الدولية، التي يشار إليها في هذه المنطقة بخط السيطرة الفعلي." وأضاف أن قيادتي البلدين على اتصال فيما بينهما حول الحادث الأخير من خلال لجنة عمل شكلت العام الماضي للنظر في الخلافات الحدودية بينهما. ولكن مراقبين يقولون إنه بينما يعتبر من المألوف ان تجتاز القوات الصينية الحدود بين الفينة والأخرى، فإنها قلما تتوغل إلى هذا العمق داخل الأراضي الهندية. وقالت وكالة برس تراست أوف إنديا الهندية من جانب آخر إن قوة تابعة لحرس الحدود الهندي أنشأت هي الأخرى معسكرا لها على مسافة 300 مترا من المعسكر الذي أقامه الصينيون.
https://www.bbc.com/amharic/49080466
https://www.bbc.com/arabic/world-49082346
በአዲሱ ደንብ መሰረት ማንኛውም ማስረጃ የሌለው ስደተኛና በተከታታይ ለሁለት ዓመት አሜሪካ ውስጥ እንደነበር ማረጋገጥ ያልቻለ ግለሰብ ወደ መጣበት አገር እንዲመለስ ይደረጋል። ፖሊሲው ዛሬ ይፋ ተደርጎ በሁሉም የአሜሪካ ግዛቶች በአፋጣኝ ተግባራዊ መሆን ይጀምራል ተብሏል። አሜሪካን ሲቪል ሊበርቲስ ዩኒየን የተባለ የመብት ተሟጋች ቡድን ፖሊሲውን በመቃወም ፍርድ ቤት ወስዶ ለመሟገት ማሰቡን ተናግሯል። የአሜሪካ የስደተኞች ፖሊሲ ከጊዜ ወደ ጊዜ ጥብቅ እየሆነ እየመጣ መሆኑን የሚያስረዱ አካላት፤ አገሪቱ በደቡብ በኩል ከሜክሲኮ ጋር በሚያዋስናት አካባቢ የምታደርገውን በመጥቀስ የጉዳዩን አሳሳቢነት ያብራራሉ። • የሱዳን አማጺ መሪ ከአዲስ አበባው ድርድር ሊባረሩ እንደነበር ተነገረ • ከአዞዎች ጋር ለ30 ዓመታት የኖሩት ኢትዮጵያዊ የአገር ውስጥ ደህነንነት መሥሪያ ቤቱ ተጠባባቂ ዋና ጸሀፊ ኬቨን ማክአሌናን፤ "ይህ ለውጥ በድንበር አካባቢ ያለብንን ጫናና የአቅም ጉዳይ ያነሳልናል" ሲሉ አሞካሽተውታል። አክለውም "ቀጣይነት ላለው የስደተኞች ቀውስ ምላሽ የሚሰጥ" ብለውታል። የአሜሪካ የስደተኞች ጉዳይ ላይ ትንታኔ የሚሰጡ ባለሙያዎች በበኩላቸው ፕሬዝዳንት ትራምፕ ለ2020 ምርጫ ስደተኞችን መቆጣጠርን ቁልፍ ጉዳይ ለማድረግ መወሰናቸውን ያሳያል ይላሉ። ምንድን ነው የተለወጠው? ከዚህ ቀደም ሰዎች ወደ መጡበት አገር ወዲያውኑ እንዲመለሱ የሚደረገው ከአሜሪካ ድንበር በ160 ኪሎ ሜትሮች ርቀት ውስጥ ሲገኙና አሜሪካ ከገቡ ከሁለት ሳምንት በታች የሆናቸው ከሆኑ ብቻ ነበር። በአገሪቱ የትኛውም አካባቢ የሚገኙ ስደተኞች ወይንም ከሁለት ሳምንት በላይ የሆናቸው ግለሰቦች ጉዳያቸው ወደ ፍርድ ቤት ተመርቶ ሕጋዊ ውክልና የማግኘት መብታቸው ተጠብቆ እንዲቆዩ ይደረግ ነበር። አዲሱ ሕግ ግን ማንኛውም ስደተኛ በየትኛውም የአገሪቱ ስፍራ ቢገኝ በቁጥጥር ስር ከዋለ ያለ ጠበቃ ውክልና ወደመጣበት እንዲመለስ ይደረጋል። ጥገኝነት ለመጠየቅ የሚያበቃ ምክንያት ያላቸው፤ የጥገኝነት ጉዳዮችን የሚከታተለውን ባለሙያ የማናገር መብት አላቸው ይላል። ምላሹ ምን ነበር? ሰኞ ዕለት ፖሊሲው በተዋወቀ በሰአታት ውስጥ የመብት ተሟጋች ድርጅቱ አሜሪካን ሲቪል ሊብረቲስ ዩኒየን ጉዳዩን ፍርድ ቤት በመውሰድ ለመሞገት ማሰቡን አስታውቋል። "ይህንን የትራምፕ እቅድ ለማስቆም በፍጥነት ጉዳዩን ወደ ፍርድ ቤት ወስደን ክስ እንመሰርታለን" ሲሉ በትዊተር ገፃቸው ላይ አስፍረዋል። • አዲሱ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ተመስገን ጥሩነህ ማን ናቸው? "በአሜሪካ ለረዥም ጊዜ የቆዩ ስደተኞች በትራፊክ ደህንነት ጥሰት ፍርድ ቤት ከሚቀርቡ ሰዎች ያነሰ በፍርድ ቤት የመከራከር እድል አላቸው" ሲሉም ምሬታቸውን ገልፀዋል። በሲቪልና ሰብዓዊ መብቶችን ጉባኤ ፕሬዝዳንት የሆኑት ቫኒታ ጉፕታ፤ የፕሬዝዳንት ትራምፕን እቅድ የስደተኞች ጉዳይ የሚያየውን ተቋም "ወረቀታችሁን አሳዩን ወደሚል ፈርጣማ ኃይል" እየቀየሩት ነው ብለዋል። የሕግ ባለሙያ የሆኑት ጃኪ ስቲቨንስ በበኩላቸው ወደመጣችሁበት አገር ተብለው ከሚመለሱ ሰዎች መካከል የአሜሪካ ዜግነት ያላቸው እንደሚገኙበት ገልፀዋል።
نشطاء يقولون إن بعض من رحلوا بالفعل كانوا فعلا مواطنيين أمريكيين ويمكن - بناء على تلك القواعد الجديدة - الترحيل الفوري للمهاجر، الذي لا يستطيع إثبات أنه موجود في الولايات المتحدة بصفة مستمرة لأكثر من عامين. وحتى الآن لا يمكن تطبيق الترحيل العاجل إلا على المحتجزين قرب الحدود، والذين كانوا في الولايات المتحدة لمدة أقل من أسبوعين. ويقول اتحاد الحريات المدنية الأمريكي إنه سيتحدى تلك السياسة أمام القضاء. ويتوقع أن تطبق القواعد الجديدة وتصبح سارية المفعول الثلاثاء بعد نشرها. وتأتي تلك القواعد في وقت تراجع فيه الولايات المتحدة سياسة الهجرة لديها بتمحيص أكبر، خاصة، شروط مراكز الاحتجاز الموجودة في البلاد على الحدود الجنوبية مع المكسيك. وقال كيفين ماكالينين، القائم بأعمال وزير الأمن الداخلي، إن التغيير "سيساعد في تخفيف بعض القضايا الخاصة بأعباء تلك المراكز وسعتها. وهذا استجابة لأزمة الهجرة المستمرة." ويقول محللون إن الرئيس الأمريكي، دونالد ترامب، يعتزم جعل تبني خط متشدد تجاه الهجرة والسيطرة عليها أحد عناصر حملة إعادة انتخابه في 2020. ما الذي تغير؟ في السابق لم يكن من الممكن ترحيل أي شخص بسرعة، إلا المحتجزين على بعد 160 كيلومترا من الحدود، ممن لم يمضوا في الولايات المتحدة أكثر من أسبوعين. أما المهاجرون الذين يعثر عليهم في أي مكان آخر، أو الذين أمضوا في البلاد فترة أكثر من أسبوعين، فيجب اتخاذ السبيل القانوني معهم عبر المحاكم، ولهؤلاء الحق في تمثيلهم قانونيا. لكن القواعد الجديدة تقول إنه يمكن ترحيل الأفراد بغض النظر عن المكان الذي كانوا موجودين فيه من البلاد عندما احتجزوا، ولا يسمح لهم بتوكيل محام. وقالت وزارة الأمن الداخلي إن القواعد الجديدة ستسمح بمتابعة حالات عدد كبير من المهاجرين غير القانونيين بطريقة أكثر فعالية. أما المهاجرون الذين يحق لهم التقدم للجوء، فيمكنهم التحدث مع ضابط لجوء. ما هو رد الفعل على القواعد الجديدة؟ فور الإعلان عن السياسة الجديدة الاثنين، قال اتحاد الحريات المدنية الأمريكي إنه يعتزم تحديها في دعوى قضائية. وجاء في تغريدة للاتحاد: "سنذهب إلى القضاء للوقف السريع لجهود ترامب الرامية إلى سرعة ترحيل أعداد كبيرة من المهاجرين". وأضاف أن: "المهاجرين الذين يعيشون في البلاد منذ سنوات سيتمتعون بحقوق أقل، ممن ستمر قضاياهم عبر المحاكم. الخطة غير قانونية". وقال نشطاء في مجال حقوق الإنسان إن إدارة ترامب تتوجه إلى تحويل قوات (الهجرة والجمارك) إلى جيش لـ(أبرز وثائق إثبات هويتك). ويقول خبراء القانون إن 1 في المئة من الذين تحتجزهم إدارة (الهجرة والجمارك)، و0.5 في المئة ممن رحلوا، كانوا بالفعل مواطنين أمريكيين. وسوف تؤدي القواعد الجديدة إلى زيادة هذا الأمر سوءا.
https://www.bbc.com/amharic/55255789
https://www.bbc.com/arabic/world-55254972
ምርመራው እየተከናወነ የሚገኘው ዳልዌር ባሉ ዐቃቤ ሕጎች ነው። ሀንተር ለጉዳዩ ከፍተኛ ትኩረት እንደሰጠና ምርመራው ገለልተኛ ከሆነ ምንም ሕገ-ወጥ ተግባር እንዳልፈጸመ እንደሚታወቅ ገልጿል። ጆ ባይደን "ልጄ ብዙ ነገር አሳልፏል። ባለፉት ጥቂት ወራት ጥቃት ሲሰነዘርበት ነበር። ግን አልሰበረውም። እኮራበታለሁ" ሲሉ ሀንተርን አሞግሰዋል። ሀንተር ስለ ምርመራው ዝርዝር መረጃ አልሰጠም። የ50 ዓመቱ የባይደን ልጅ በምርጫ ቅስቀሳው ወቅት በተደጋጋሚ የሪፐብሊካኖች ትችት ኢላማ ሆኗል። በተለይም ሃንተር በዩክሬን እና ቻይና ባለው የንግድ ተሳትፎ ሲብጠለጠል ቆይቷል። በባራክ ኦበማ ዘመነ መንግሥት ምክትል ፕሬዘዳንት የሆኑት ባይደን ስማቸው ከቢዝነሶቹ ጀርባ ይነሳል። ዶናልድ ትራምፕ ዩክሬን የባይደን ቤተሰብ ላይ ምርመራ እንድታደርግ ጫና ፈጥረዋል በሚል ባለፈው ዓመት ምርመራ ተደርጎባቸው እንደነበር ይታወሳል። ሆኖም ግን ትራምፕ ነፃ ተብለው ምርመራው ተገባዷል። ባይደን ካቢኔያቸውን እያዋቀሩ ሳለ ነው ልጃቸው ላይ ምርመራ መከፈቱ የተሰማው። በቀጣዩ ወር ባይደን በዓለ ሲመታቸው ሲከናወን ምርመራው ካልተጠናቀቀ፤ ምርመራውን የሚመሩት ባይደን የሚመርጧቸው ዐቃቤ ሕግ ይሆናሉ። ሀንተር ላይ ምርመራ ሊደረግ እንደሚችል የሚጠቁሙ መረጃዎች ለወራት ሲወጡ ነበር። ምርመራው እንዲካሄድ ትራምፕ ጫና አሳድረዋል ሲሉ የሚወቅሷቸው ቢኖሩም፤ ምርመራውን የሚመሩት ዐቃቤ ሕግ ዴቪድ ዌይስ በሙያው የተከበሩ ናቸው። ዐቃቤ ሕጉን የመረጧቸው ትራምፕ ቢሆኑም፤ በኦባማ አስተዳደር ምክትል ዐቃቤ ሕግ ሆነው አገልግለዋል።
هانتر مع والده الرئيس المنتخب جو بايدن ويتولى التحقيق في هذا الموضوع محققو الادعاء الفيدرالي في ولاية ديلاوير. وقال هانتر بايدن إنه يتعامل مع القضية "بجدية كبيرة" لكنه واثق من أن "المراجعة الموضوعية" ستظهر أنه تعامل مع شؤونه الضريبية "بشكل قانوني وملائم". وقال الفريق المكلف بترتيب العملية الانتقالية لتسلم بايدن ونائبته كامالا هاريس الحكم إن الرئيس المنتخب "فخور جداً بإبنه". وجاء في بيان من الفريق أن هانتر "مرّ بتحديات صعبة، بما في ذلك الهجمات الشخصية الشرسة خلال الأشهر الأخيرة، وخرج منها أقوى من ذي قبل". مواضيع قد تهمك نهاية وقال هانتر إنه علم بأمر التحقيق يوم الثلاثاء. ولم يكشف عن أي تفاصيل إضافية. وكان هانتر، البالغ من العمر 50 عاماً، هدفاً لانتقاد الجمهوريين خلال حملة الانتخابات الرئاسية 2020. وكان وجوده في مجلس إدارة إحدى شركات الطاقة الأوكرانية - حينما كان والده نائباً للرئيس - قد تعرض للتدقيق خلال محاكمة عزل الرئيس دونالد ترامب في وقت سابق من العام. وواجه ترامب اتهاما بالضغط على أوكرانيا من أجل التحقيق في أنشطة عائلة بايدن في البلاد وباستخدام المساعدات العسكرية كورقة مساومة. وتعرض ترامب للعزل من جانب مجلس النواب، الذي يحظى فيه الحزب الديمقراطي بالأغلبية، لكنه حصل على البراءة من جانب مجلس الشيوخ الذي يسيطر عليه الجمهوريون. ويأتي التحقيق في المعاملات الضريبية لهانتر في وقت يعكف الرئيس المنتخب على تشكيل حكومته. وتشير وكالة أسوشيتد برس للأنباء إلى أنه إذا استمرت القضية حتى موعد تسلم بايدن مهام منصبه الشهر المقبل، فإن الشخص الذي سيختاره لمنصب النائب العام سيشرف على التحقيق.
https://www.bbc.com/amharic/news-55657687
https://www.bbc.com/arabic/world-55641770
አጠቃላይ የተገኘው ክትባት በዚህ ዓመት ጥቅም ላይ እንደሚውል የሕብረቱ መሪ የደቡብ አፍሪካው ፕሬዚደንት ሲሪል ራማፎሳ ቃል ገብተዋል። ይህ ክትባት ከዚህ ቀደም ቃል ከተገባው 600 ሚሊየን 'ዶዝ 'ተጨማሪ ቢሆንም አሁንም ግን ሙሉ አህጉሩን ለመከተብ በቂ አይደለም። በዚህም የዓለማችን ድሃ አገራት ከሃብታም አገራት ይልቅ ክትባቱን ለመከተብ ረዥም ጊዜ ሊጠብቁ ይችላሉ የሚል ስጋት አለ። ምንም እንኳን በአፍሪካ በቫይረሱ የተያዙ እና የሚሞቱ ሰዎች ቁጥር በንፅፅር ዝቅተኛ ቢሆንም በአንዳንድ አገራት በቫይረሱ የሚያዙ ሰዎች ቁጥር በድጋሜ እየጨመረ ነው። በደቡብ አፍሪካ አዲሱ የኮቪድ -19 ዝርያ ስጋት የፈጠረ ሲሆን፤ በርካታ ሰዎችም በዚሁ ቫይረስ እየተያዙ ነው። "በዚህ ምክንያት በጥረታችን ለጊዜው 270 ሚሊየን ዶዝ [መጠን ] ክትባት ከሦስት የክትባት አቅራቢዎች ማለትም ፋይዘር፣ አስትራዜኔካ[ በሕንድ ሴረም ኢንስቲቲዩት በኩል] እና ከጆንሰን እና ጆንሰን አግኝተናል" ብለዋል ፕሬዚደንት ሲሪል ራማፎሳ ረቡዕ ዕለት በሰጡት መግለጫ። ቢያንስ 50 ሚሊዮን 'ዶዝ' [መጠን] ክትባቶችም ወሳኝ በሆኑት ከሚያዚያ እስከ ሰኔ ባሉት ወራት እንደሚቀርቡ ፕሬዚደንቱ ተናግረዋል። በተጨማሪም ቀጠናው ዝቅተኛ ገቢ ላላቸው አገራት ክትባቱን ማዳረስ አላማ ካደረገው ግሎባል ኮቫክስ 600 ሚሊየን ዶዝ [መጠን] እንደሚጠብቅ ተገልጿል። ይሁን እንጂ በአፍሪካ በሽታ መቆጣጠሪያና መከላከያ ማዕከል የሳይንስ አማካሪ የሆኑት ኒካሴ ደምቢ "አማራጭ መፍትሔ ስላለን ደስተኞች ነን" በማለት ባለሥልጣናት አሁንም ዝርዝር ጉዳዮችን እየተጠባበቁ መሆኑን ለኤአፍፒ የዜና ወኪል ተናግረዋል። ፕሬዚደንት ራማፎሳ እንዳሉት ባለሥልጣናት በኮቫክስ ጥረት በተያዘው የፈረንጆቹ ዓመት የመጀመሪያ ዓመት አጋማሽ የተለቀቀው ክትባት የጤና ባለሙያዎችን ለመከተብ ብቻ በቂ ነው የሚል ስጋት አላቸው። እያንዳንዱ ሰው ሁለት ዶዝ ክትባት መውሰድ ያለበት ሲሆን 1.3 ቢሊዮን ሕዝብ ያለውን አህጉር አፍሪካ ለመከተብ 2.6 ቢሊየን ክትባት ያስፈልጋል። "እነዚህ ጥረቶች፤ የኮቫክስ ጥረቶችን ለመደጎም እና ብዙ የክትባት ዶዞችን በተቻለ መጠንና ፍጥነት በመላው አፍሪካ እንዲዳረስ ለማረጋገጥ ነው" ሲሉ ፕሬዚደንቱ እየተደረጉ ያሉ ጥረቶችን አብራርተዋል። አፍሪካ እስካሁን ከ3 ሚሊዮን በላይ በኮቪድ-19 የተያዙ ሰዎች የተመዘገቡባት ሲሆን 75 ሺህ የሚጠጉ ሰዎችም በበሽታው ሳቢያ ሕይወታቸው አልፏል። በአንጻሩ ደግሞ አሜሪካ 23 ሚሊዮን በቫይረሱ የተያዙ ሰዎችና ከ383 ሺህ በላይ ሞት ተመዝግቦባታል። የዓለም አገራት ክትባቱን ለመግዛትም ጥድፊያ ላይ ናቸው። ሃብታም አገራትም አብዛኛውን በክትባት አምራቾች የቀረበውን ክትባት በመግዛታቸው ክስ ይቀርብባቸዋል።
وتعهد رئيس جنوب أفريقيا، سيريل رامافوزا، الذي يتولى حاليا الرئاسة الدورية للاتحاد، باستخدام جميع الجرعات هذا العام. وتضاف هذه الكمية إلى 600 مليون جرعة تمّ تأمينها، لكنها لا تزال غير كافية لتلقيح سكان القارة بأسرها. وهناك مخاوف من أن تنتظر الدول الفقيرة على مستوى العالم مدّة أطول من الدول الغنية للحصول على اللقاحات. وعلى الرغم من أنّ عدد حالات الإصابة والوفاة قليلة نسبياً في معظم أنحاء أفريقيا، إلا أن بعض المناطق تشهد مجدداً ارتفاعاً في عدد الحالات. مواضيع قد تهمك نهاية وتثير سلالة جديدة من فيروس كورونا المسبب لمرض كوفيد-19 في جنوب أفريقيا قلقاً خاصا، إذ أنها مسؤولة عن معظم الحالات الجديدة. وقال رئيس الاتحاد الأفريقي الأربعاء: "نتيجة لجهودنا الخاصة، حصلنا على التزام بتأمين كمية مبدئية من 270 مليون لقاح من ثلاثة موردين رئيسيين: فايزر واسترازنكا وجونسون أند جونسون". وأكّد أن ما لا يقل عن 50 مليون جرعة ستكون متاحة في "المرحلة الحاسمة بين أبريل ويونيو 2021". وتتوقع القارة الحصول على نحو 600 مليون جرعة من خلال جهود مبادرة "كوفاكس" التي تهدف إلى تأمين لقاحات للبلدان ذات الدخل المنخفض. وعبّر رامافوزا عن قلق المسؤولين من أنّ الجرعات التي أمنتها جهود كوفاكس للنصف الأول من 2021 لا تكفي سوى لتلقيح العاملين في القطاع الصحي. وتحتاج أفريقيا، التي يبلغ عدد سكانها 1.3 مليار شخص، إلى 2.6 مليار جرعة لضمان تلقيح الجميع في نهاية المطاف. وأوضح رامافوزا أنّ "هذه المساعي تهدف إلى تكملة جهود كوفاكس، وإلى ضمان توفير أكبر عدد ممكن من جرعات اللقاحات في جميع أنحاء أفريقيا في أسرع وقت ممكن". وسجلت أفريقيا أكثر من ثلاثة ملايين حالة إصابة بكوفيد-19 ونحو 75 ألف حالة وفاة. في المقابل، أعلنت الولايات المتحدة عن تسجيل نحو 23 مليون حالة إصابة وأكثر من 383 ألف حالة وفاة. ووسط المسارعة على مستوى العالم لشراء اللقاحات، تواجه الدول الأكثر ثراءً اتهامات بشراء معظم الإمدادات.
https://www.bbc.com/amharic/news-53879111
https://www.bbc.com/arabic/science-and-tech-53867131
የተሻሻሉት ትንኞች በአየር ላይ የሚለቀቁት በሽታን የሚያስተላልፉ ተፈጥሯዊ ትንኞች ቁጥርንም ለመቀነስ ነው ተብሏል። ከነዚህም መካከል የደንጊ፣ የወባና፣ ዚካ ቫይረስ የሚያስተላልፉ ትንኞች ይገኙበታል። ፕሮጀክቱ የተጠነሰሰው ከአመታት በፊት ቢሆን በርካታ የአካባቢ ጥበቃ ተሟጋቾች ያልተጠበቀ አደጋ ሊያስከትል ይችላል በሚልም ሽንጣቸውን ገትረው በመከራከራቸው ከመተግበር ዘግይቶ ነበር። አንደኛው ቡድንም በህዝቡ ላይ ጁራሲክ ፓርክን መፍጠር ነው ብሎታል። (በስቲቨን ስፒልበርግ የተሰራው ጁራሲክ ፓርክ ፊልም ዳይኖሰሮች ብቻ የሚኖሩበት ደሴትን ሊጎበኙ የሄዱ ሳይንቲስቶችን ታሪክ ያስቃኛል)። ፕሮጀክቱ ፈቃድ ቢያገኝም የከባቢ ጥበቃ መብት ተሟጋቾች አሁንም ቢሆን ተፈጥሮን ሊያዛባ ይችላል እያሉም እያስጠነቀቁ ነው። ለምሳሌም ያህል በዘረ መል ምህንድስና ከተሻሻሉት ትንኞችና የተፈጥሮ ትንኞች ቢዳቀሉ የሚፈጠሩት ትንኞችና ፀረ ተባይን የሚቋቋሙ ትንኞች መሆናቸው ከሚያነሷቸው ስጋቶች መካከል ይገኙበታል። ይህንን የሚቃወሙ ሰዎችም ተግባራዊ መሆን የለበትም በሚልም 240 ሺህ ፊርማን አሳባስበዋል። ሆኖም ፕሮጅክቱን የሰራው በእንግሊዝ ተቀማጭነቱን ያደረገው ኦክዚቴክ ኩባንያም ለአከባቢም ሆነ ለሰው ልጅ ምንም አይነት የጎንዮሽ ጉዳት የለውም፤ ፕሮጀክቱም ሲጀመር በመንግሥት ድጋፍ የተደረገባቸውን በርካታ ጥናቶች ተከናውነዋልም ብሏል። ትንኞቹም በሚቀጥለው አመት ለሁለት አመታት በሚፈጅ ጊዜ በፍሎሪዳና አቅራቢያው ባሉ ደሴቶች ይለቀቃሉ ተብሏል። በዚሁ አመት ግንቦት ወር የአሜሪካ አካባቢ ጥበቃ ኤጀንሲ ለኦክዚቴክ ኩባንያ 'አደስ አጀብቲ' የሚል መጠሪያ ያላቸውን ትንኞችን በዘረ መል ምህንድስና እንዲያሻሽላቸው ፈቃድ የሰጠው። አደስ አጀብቲ የተባሉት ትንኞች የወባ በሽታን ጨምሮ፣ ዚካ፣ ደንጊ፣ ቺኩንጉንያን የመሳሰሉ አደገኛ በሽታዎችን በማስተላለፍ ይታወቃሉ። እነዚህን በሽታ የሚያስተላልፉት ሴት ትንኞች የሰውን ልጅ በመንደፍ ሲሆን እንቁላል ለማምረት ደም ስለሚያስፈልጋቸው ነው። እቅዱም ወንድ ትንኞችን በዘር መል ምህንድስና በማሻሸል ከሴት ትንኞች ጋር እንዲራቡ ማስቻል ነው። ሆኖም ወንድ ትንኞች ፅንሱ ከማደጉ በፊት በእንጭጩ የሚገድል ፕሮቲን ያመርታሉ። ሆነም ቀረም የነዚህን ትንኞች ቁጥር በመቀነስ ወደ ሰው የሚተላለፉ በሽታዎችን መግታት ነው። ኦክዚቴክ በድረገፁ እንዳሰፈረው በብራዚል ባካሄዱት ሙከራ አመርቂ ውጤት ማሳየታቸውን ነው።
يتمثل الهدف من إطلاق الحشرات في تقليص أعداد فصيلة أيدس أجيبتي وأدى ترخيص هذا المشروع بعد سنوات من النقاش إلى اعتراضات من قبل جماعات معنية بالبيئة حذرت من عواقب غير مقصودة لهذه الخطوة. ويحذر نشطاء من الأضرار التي قد تتعرض لها الأنظمة البيئية، واحتمال ظهور بعوض مُهَجَّن ومقاوم للمبيدات الحشرية. غير أن الشركة المعنية بهذا المشروع تقول إنه لن تكون هناك مخاطر على الإنسان أو البيئة، مشيرة إلى مجموعة من الدراسات تحظى بالدعم الحكومي. وتأتي خطة إطلاق البعوض في سلسلة جزر فلوريدا كيز، وهي مجموعة من الجزر المرجانية، العام المقبل بعد شهور من موافقة الجهات التنظيمية الأمريكية. مواضيع قد تهمك نهاية وفي مايو/أيار، سمحت وكالة البيئة الأمريكية لشركة أوكزيتيك، التي تتخذ من المملكة المتحدة مقرا لها وتعمل في الولايات المتحدة، بإنتاج ذكور بعوض معدل وراثيا من فصيلة أيدس أجيبتي التي تُعرف بدورها في نشر أمراض قاتلة مثل حمى الضنك، وفيروس زيكا، والحمى الصفراء. ولا يعضُّ البشر سوى الإناث من البعوض بسبب حاجتها إلى الدم لإنتاج البيض. ولهذا تتمثل الخطة في إطلاق ذكور البعوض المُعدل وراثيا الذي يُؤمل أن يتم التزاوج بينه وبين الإناث الموجودة في البرية. ومع مرور الوقت، سيكون الهدف هو تقليص أعداد البعوض من فصيلة أيدس أجيبتي في المنطقة، وبالتالي تخفيض انتشار الوباء بالنسبة إلى الإنسان. ووافق مسؤولو "دائرة مكافحة البعوض في جزر فلوريدا كيز" على إطلاق 750 مليون حشرة مُعدلة وراثيا على مدى عامين. وتعرضت الخطة لانتقادات عديدة، ووقع نحو 240 ألف شخص وقعوا على عريضة احتجاج عبر موقع Change.org. وحسب موقع أوكزيتيك، وجدت الشركة نتائج إيجابية أثناء إجراء تجارب ميدانية في البرازيل. كما أنها تخطط لنشر البعوض في ولاية تكساس بدءا من عام 2021 وحظيت بموافقة فيدرالية، وليس على مستوى الولاية أو موافقة محلية، حسب تقارير. وحذرت مجموعة "أصدقاء الأرض" المعنية بالمحافظة على البيئة في بيان من "إطلاق بعوض مُعدل وراثيا سيجعل سكان فلوريدا، والبيئة، يواجهون المخاطر في خضم الوباء". لكن عالما في موقع أوكزيتيك قال لوكالة الأسوشييتد برس "أطلقنا أكثر من مليار من البعوض على مدى سنوات. ليس ثمة مخاطر محتملة على البيئة أو الإنسان". وتنتشر فصيلة أيدس أجيبتي بكثافة في جنوب فلوريدا ويمكن العثور عليها بشكل اعتيادي في المناطق الحضرية حيث تعيش في البرك المائية الراكدة. وطوَّر هذا البعوض مقاومة للمبيدات الحشرية في عدة مناطق بما في ذلك في سلسلة جزر فلوريدا كيز.
https://www.bbc.com/amharic/news-55829615
https://www.bbc.com/arabic/world-55847299
የዋል ስትሪት ጆርናል ጋዜጠኛ ዳንኤል ፐርል ዳንኤል ፐርል የተገደለው በአውሮፓውያኑ 2002 ነው። በደቡብ እስያ የነበረው የዋል ስትሪት ጆርናል ኃላፊ የነበረው ዳንኤል በፓኪስታን ፅንፈኛ ቡድኖች ላይ አንድ ሪፖርት እያዘጋጀ በነበረበት ወቅት ነው ታግቶ፣ ከዚያንም አንገቱ ተቀልቶ የተገደለው። ግድያውን በዋነኝነት በማቀናበር ተከሶ የነበረው ትውልደ እንግሊዛዊ ታጣቂ ሲሆን በዚህ ጠለፋና ግድያ ሌሎች ሶስት ተባባሪዎች እንዲሁ ተከሰው ነበር። ነገር ግን የፓኪስታን ጠቅላይ ፍርድ ቤት ግለሰቦቹን በነፃ አሰናብቷቸዋል። የጋዜጠኛው ቤተሰቦች ጠበቃ የፍርድ ቤቱ ውሳኔ በከፍተኛ ሁኔታ እንዳስደነገጣቸውና "ለፍትህ አሳዛኝ ቀን" ሲሉ ጠርተውታል። ነገር ግን የአሜሪካ ባለስልጣናት እጃችን አጣጥፈው እንደማይቀመጡ ያስታወቁ ሲሆን የግድያው አቀነባባሪ ነው የተባለው ኦማር ሼክን በአሜሪካ ክስ እንደሚከፍቱበት አስጠንቅቀዋል። ዳንኤል ፐርል እንዴት ተገደለ? በአውሮፓውያኑ 2001 መስከረም ላይ በአሜሪካ በደረሰው ሽብር ጥቃት ማግስት የዋል ስትሪቱ ጆርናል ጋዜጠኛ ዳንኤል ፐርል ፅንፈኛ ታጣቂ ቡድኖችን በተመለከተ አንድ ሪፖርት ለማጠናቀር ወደ ፓኪስታን አቀና። ነገር ግን ያልተጠበቀው ሆኖ ራሱ ሰለባ ሆነ። በመጀመሪያ በሰንሰለት ታስሮና ሽጉጥ ተደግኖበት ፎቶዎች ወጥቶ የነበረ ሲሆን በኋላም ተቀልቶ ተገደለ። አሰቃቂ ግድያው በቪዲዮ የተቀረፀ ሲሆን አልቃይዳና አይኤስ በሚያደርጓቸው የፕሮፓጋንዳ ቪዲዮዎች ተመሳሳይ ቪዲዮ እንዲጠቀሙ ምክንያት የሆነው ይኸው የዳንኤል ፎቶ ነው። በግድያው ተከሶ የነበረው ኦማር ሼክ የተወለደው በእንግሊዝ ሲሆን በለንደን በሚገኘው የስኩል ኦፍ ኢኮኖሚክስ ትምህርቱን ተከታትሏል። በጎሮጎሳውያኑ 1995 ምዕራባውያን ቱሪስቶችን በማገት በህንድ ለእስር ተዳርጎ ነበር። እሱም ሆነ ሁለት ታጣቂዎች ከአምስት አመት በኋላ በነፃ ተለቀዋል።በነፃ የተለቀቁበት ምክንያት ታጣቂዎች ታሊባን በሚቆጣጠሩት አፍጋኒስታን አውሮፕላን ጠልፈው መንገደኞቹን ነፃ ለማውጣት እነ ኦማር እንዲፈቱና በልውውጥ እንዲሆን መጠየቃቸውን ተከትሎ ነው። ኦማርና ዳንኤል የተገናኙት በፓኪስታኗ ከተማ ራዋንፒንዲ በጎሮጎሳውያኑ 2002 ነው። ኦማር ሃሰተኛ ስም ሰጥቷታል የተባለ ሲሆን ዳንኤል ለሪፖርቱ ማናገር የሚፈልገው ፅንፈኛ የሚባል ታጣቂ ተከታይ እንደሆነ ኦማር ነገረው። ኦማር ከሰውየው ጋር አገናኝሃለሁ እንዳለውና ነገር ግን ጋዜጠኛውን ወጥመድ ውስጥ እንዳስገባው ተነግሯል። ዳንኤል ካራቺ ወደምትባለው የወደብ ከተማ ባቀናበት ወቅት ታገተ። የአጋቾቹ ጥያቄ የነበረው በአሜሪካ ኃይሎች በጓንታናሞ ቤይ እስር ላይ ላሉ የተሻለ አያያዝ እንዲኖር፣ በጓንታናሞ የታሰሩ ፓኪስታናውያን እንዲለቀቁ የሚል ነበር። ከዚህ በተጨማሪ አሜሪካ ለፓኪስታን ቃል ገብታው የነበረውን ተዋጊ ጄቶች አንድትሰጣት ወይም ገንዘቧን እንድትመልስ የሚለውም ሌላኛው ጥያቄያቸው ነበር። በመጨረሻ ዳንኤል ፐርል የሞሳድ ሰላይ ነህ በሚል ተገድሏል። ግድያውን አቀነባብረሃል ተብሎ የተከሰበሰው ኦማር ሼክ ለምን በነፃ ተሰናበቱ? ምርመራ ከተካሄደ በኋላ ነበር ኦማርና ሶስት ተባባሪ የተባሉት የታሰሩት፤ ክስም ተመሰረተባቸው። ኦማር ሼክ እገታውን ስለማቀናበሩና በራዋልፒንዲ በሚገኝ ሆቴል ጋዜጠኛውን ማግኘቱን ሁለት የአይን እማኞች መስክረዋል። ነገር አቃቤ ህግ ያቀረበው ክስ ከፍተኛ ችግር የተስተዋለበት ነው ተብሏል። ምንም እንኳን ብዙዎች ኦማር ለፓኪስታን የደህንነት ሰራተኞች ራሱን አሳልፎ ነው የሰጠው ቢሉም ፖሊስና አቃቤ ህግ በበኩላቸው በካራቺ አየር ማረፊያ ከሳምንት በኋላ በቁጥጥር ስር ነው የዋለው ብለዋል። ከዚህም በተጨማሪ ኦማር ሼክ ራሱ ግድያውን እንዳልፈፀመ መረጃዎች መውጣት ጀመሩ። በአሁኑ ወቅት የሚታሰበው የአልቃይዳ ከፍተኛ ኃላፊና በአሁኑ ወቅት በጓንታናሞ ቤይ ያለ ካሊድ ሼክ መሃመድ የተባለ ግለሰብ ለግድያው ጥፋተኛ እንደሆነ ነው። ነገር ግን የፓኪስታን ባለስልጣናት ሆን ብለው የምስክሮችን እማኝነት ውድቅ አድርገውታል ተብሏል። ስማችን አይጠቀስ ያሉ በምርመራው ላይ ከፍተኛ ተሳትፎ የነበራቸው ሁለት ግለሰቦች ለቢቢሲ እንደተናገሩት ክሱ የተያዘበት መንገድ አሳዛኝ ነው ብለዋል። በግድያው ወቅት የተፈጠሩ ሁኔታዎችን አለማጤን እንዲሁም ግድያው ተፈፀመ በተባለበት ወቅት ኦማር በቦታው አለመገኘቱ ክሱን ውሃ እንዳይቋጥር አድርጎታል ይላሉ። ነገር ግን መርማሪዎቹ ኦማር ግድያውን አቀናብሯል ብለው ያምናሉ። በባለፈው አመት በሲንድ የሚገኝ የፓኪስታን ፍርድ ቤት ኦማርና ሶስቱ ተባባሪ የተባሉትን ግለሰቦች በነፃ አሰናብቶ ነበር። የፍርድ ቤቱ ውሳኔ በተለያዩ ሚዲያዎች ከፍተኛ ውግዘት በማስከተሉ የዳንኤል ቤተሰቦችና አቃቤ ህግ ውሳኔው እንዲቀለበስ ይግባኝ እስኪጠይቁ ግለሰቦቹ በእስር ላይ እንዲቆዩ ተደርገው ነበር። ነገር ግን የፓኪስታን ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኙን ውድቅ አድርጎ ውሳኔው እንዲፀና አድርጓል።
الصحفي الأمريكي دانيال بيرل وكان بيرل مديرا لمكتب صحيفة وول ستريت جورنال في جنوب آسيا، عندما اختُطف وذُبح أثناء إعداده تحقيقا صحفيا حول جماعات متشددة في باكستان. وكان متشدد بريطانيّ المولد قد أدين بتخطيط جريمة القتل بالاشتراك مع ثلاثة آخرين. لكن المحكمة العليا في باكستان أيدّت حكما بتبرئة المتهمين. وقال محام الضحية إن عائلة بيرل "في صدمة تامة"، واصفا قرار المحكمة بأنه "استخفاف بالعدالة". وقال مسؤولون أمريكيون إنهم سيحاولون الشروع في إجراءات قانونية ضد عمر سعيد شيخ، المعروف بشيخ عمر، والمتهم بقتل بيرل لمحاكمته في الولايات المتحدة. مواضيع قد تهمك نهاية محكمة باكستانية تفرج عن مشتبه به في قتل الصحفي الأمريكي دانيال بيرل ماذا حدث لـ دانيال بيرل؟ في أعقاب هجمات 11 سبتمبر/أيلول 2001 على الولايات المتحدة، سافر دانيال بيرل الصحفي في جريدة وول ستريت جورنال إلى باكستان لعمل تحقيقات صحفية عن الجماعات المسلحة. ولم يكن بيرل يدري أنه سيمسي أحد ضحايا تلك الجماعات. في البداية، انتشرت صور لـ بيرل وهو يرسف في الأصفاد بينما سلاحٌ موجّه إلى رأسه. ثم ذُبح بيرل. وقد صوّر المتطرفون جريمة ذبحه في مقطع فيديو، في نهجٍ دعائي صار متّبعًا بعد ذلك على أيدي تنظيمَي القاعدة والدولة الإسلامية. ووُلد شيخ عمر، المتهم بقتل بيرل، في بريطانيا حيث تلقى تعليمه في مدرسة خاصة تقتضي دفع رسومٍ مالية في شرقي لندن، قبل التحاقه بكلية لندن للاقتصاد. لكن دوائر الجهاديين استطاعت اجتذاب شيخ عمر إليها. وفي عام 1994، سُجن شيخ عمر في الهند، على أثر اختطاف عدد من السائحين الغربيين، لكن أُطلق سراحه بعد خمس سنوات مع اثنين آخرين من المتشددين في صفقة لتبادل الأسرى مع مسلحين. وكان مسلحون قد اختطفوا طائرة وأجبروا قائدها على الهبوط في منطقة تسيطر عليها حركة طالبان في أفغانستان، وهناك طالب المختطفون بإطلاق سراح شيخ عمر ورفاقه المحتجزين في الهند مقابل إطلاق سراح ركاب الطائرة المختطفين. عمر سعيد شيخ أدين بقتل دانيال بيرل عام 2002 وبُرّئت ساحته عام 2020 وجرى اللقاء الأول الذي جمع شيخ عمر بـ بيرل في فندق بمدينة روالبيندي في يناير/كانون الثاني عام 2002. وانتحل شيخ عمر اسمًا غير اسمه الحقيقي وتظاهر بأنه أحد تلامذة شيخ متشدد أراد بيرل إجراء حوار معه. ووعد شيخ عمر الصحفي بيرل بترتيب مقابلة تجمعه بالشيخ الذي يبحث عنه. وكان شيخ عمر في حقيقة الأمر ينصب شرَكا لضحيته. وبوصول بيرل إلى مطار كراتشي، تعرّض للاختطاف. وطالب مختطفو بيرل بمعاملةٍ أفضل لمن تحتجزهم القوات الأمريكية في معتقل غوانتانامو، وبعودة كل الباكستانيين المحتجزين هناك. وطالب مختطفو بيرل أيضا الولايات المتحدة بتزويدهم بشحنة من الطائرات المقاتلة كانت واشنطن قد وعدت بإرسالها إلى باكستان لكن إجراءات الإرسال تعطلت، أو بإعادة ثمن هذه الشحنة من الطائرات إليهم علاوة على فوائد الأموال. وفي النهاية، قُتل الصحفي دانيال بيرل بعد اتهامه بالتجسس لصالح الموساد الإسرائيلي كونه يهوديا أمريكيا. اتهام أربعة أشخاص بقتل دانيال بيرل لماذا بُرئت ساحة المتهمين؟ أجرت السلطات الباكستانية تحقيقا وقّفت على أثره شيخ عمر وثلاثة آخرين ووجهت إليهم اتهامات وأدانتهم عام 2002. وبرز حينها دليل قوي على أن شيخ عمر هو العقل المدبر لعملية الاختطاف في فندق روالبيندي بشهادة شخصين، لكن المحاكمة شابتها عيوب مؤثرة. وأُقرّ على نطاق واسع بأن شيخ عمر سلّم نفسه بادئ الأمر لجهاز الاستخبارات الباكستاني القوي، غير أن الشرطة والنيابة حاولت التغطية على ذلك رغم الأدلة القوية، وزعمت بأن شيخ عمر أُلقي القبض عليه بعد أسبوع بينما كان يطوف حول مطار كراتشي. بعد ذلك، بدأت تظهر أدلة تشير إلى أن شيخ عمر لم ينفّذ جريمة القتل بنفسه، ويُعتقد الآن أن أحد عناصر تنظيم القاعدة البارزين والذي يخضع الآن للاعتقال في غوانتانامو، ويُدعى خالد شيخ محمد، هو المسؤول عن تنفيذ الجريمة. لكن السلطات الباكستانية تعمّدت تجاهُل شهادة بذلك. وأعرب اثنان ممن كانوا في فريق التحقيق في القضية، عن إحباطهما من الطريقة التي تمّ التعاطي بها مع الجريمة. وقالا لـ بي بي سي، شريطة عدم الكشف عن هويتهما، إن محاولاتٍ جرت لإثبات أن شيخ عمر لم يكن موجودا وقت وقوع الجريمة، رغم الدليل الواضح على أنه منسّق عملية الاختطاف. وفي أبريل/نيسان 2020، برّأت محكمة عليا في كراتشي ساحة شيخ عمر، وثلاثة رجال آخرين من تهمة قتل الصحفي دانيال بيرل. وأدانت جماعات حقوقية حُكم المحكمة التي رأت الإبقاء على الرجال قيد الاحتجاز، بينما تقدم عائلة بيرل بطلب طعن على قرار المحكمة. لكن المحكمة العليا في باكستان رفضت الطعون المقدمة على الحُكم بالبراءة.
https://www.bbc.com/amharic/49041903
https://www.bbc.com/arabic/middleeast-49039685
መስጂዱ የተገኘው በእስራኤሏ ኔጌቭ በረሃ በምትገነው ራሀት ቤዱዌን ከተማ ነው ወደ ሰባተኛውና ስምንተኛው ክፍለ ዘመን ዕድሜያቸውን የሚቆጥሩ ቅሪቶች የተገኙት በራሀት ቤድዌን ከተማ ነው። • ከላሊባላ ጥገና ጀርባ ያለው ማን ነው ? የእስራኤል ቅርስ ጥበቃ እንዳለው፤ መስጂዱ ሊገኝ የቻለው በአካባቢው ለግንባታ ተብሎ ቁፋሮ በሚካሄድበት ወቅት ነው። መስጂዱ የተገኘው በአካባቢው ግንባታ ለማካሄድ ቁፋሮ በሚደረግበት ወቅት ነው ሙስሊሞች አዲስ በተገነው ጥንታዊ መስጂድ ውስጥ ሲሰግዱ "በአካባቢው በዚህ ክፍለ ዘመን የነበረ እና በመካ እና እየሩሳሌም ከተገኙት መስጂዶች ጋር በእድሜ የሚፎካከር ቅርስ ነው" ሲል የእስራኤሉ የቅርስ ጥበቃ መሥሪያ ቤት ተናግሯል። ቁፋሮውን የመሩት ባለሙያዎች በበኩላቸው መስጂዱ "በዓለማችን የትኛውም ጥግ ከተገኙት ሁሉ ለየት ያለው ነው" ብለዋል። የመስጂዱ ምዕመናኖችም የአካባቢው ገበሬዎች ሊሆኑ እንደሚችሉ ያላቸውን ግምት ተናግረዋል። የእስራኤል የቅርስ ጥበቃ ባለስልጣን ባልደረባ ስለ ግኝቱ ዝርዝር ማብራሪያ ሲሰጡ መስጂዱ ጣሪያ የሌለው ሲሆን፤ በአራት መአዘን ቅርፅ የታነፀ ነው። ፊቱን ወደ ሙስሊሞች ቅድስቷ ከተማ መካ ያዞረ መስገጃ አለው። "ይህ የመስጂዱ አቀማመጥ ከበርካታ መቶ ዓመታት በፊት ሙስሊሞች በዚህ መስጂድ ውስጥ ይሰግዱ እንደነበር ምስክር ነው" ብለዋል የቅርስ ጥበቃ መሥሪያ ቤቱ ባልደረባ። የእስራኤል የቅርስ ጥበቃ መሥሪያ ቤት ባልደረባ በሥራ ላይ የእስልምና ታሪክን እንዳጠኑት ባለሙያዎች ከሆነ ይህ መስጂድ እስልምና ወደ አሁኗ እስራኤል በመጣበት የመጀመሪያዎቹ ዓመታት የተገነባ ቀደምት መስጂድ ነው ተብሎ ይታመናል። አክለውም በዚያ ዘመን የነበረውን ሁኔታ የበለጠ ለማወቅ "የዚህ መስጂድ በአካባቢው መገኘት የሚያበረክተው አስተዋፅኦ ከፍ ያለ ነው" ይላሉ። • አደጋ የተጋረጠበት የአፄ ፋሲለደስ ቤተ መንግሥት • የሠላም ተጓዧ ሉሲ (ድንቅነሽ) ምን ደረሰች?
مسجد قديم عثر عليه في بلدة رهط البدوية في صحراء النقب واكتشفت بقايا المسجد التي تعود إلى القرن السابع أو الثامن الميلادي في بلدة رهط البدوية. وتقول سلطة الآثار الإسرائيلية إن المسجد اكتشف خلال حفريات أجريت من أجل أعمال بناء. اكتشف المسجد خلال حفريات أجريت من أجل أعمال بناء مسلمون يصلون في موقع المسجد المكتشف حديثا وهذا أول مسجد يعرف من تلك الفترة في المنطقة، وبذلك يعد في قدمه منافسا لمساجد مكة والقدس، حسب سلطة الآثار. وقال مديرا الحفريات جون سيليغمان وشاهار زور إن المسجد هو "اكتشاف نادر على مستوى العالم". ويعتقد الباحثون أن المصلين في هذا المسجد كانوا مزارعين محليين. شهار تزور من دائرة الآثار الإسرائيلية يكشف تفاصيل الاكتشاف. ووتبدو بناية المسجد مستطيلة الشكل وفيها محراب يواجه القبلة، وهذه المعالم في البناء تثبت أنها تعود لمسجد. ياسر العامور من دائرة الآثار الإسرائيلية يعرض حجرا من حجارة المسجد وهذا من أوائل المساجد التي شيدت بعد وصول الإسلام إلى هذه الأرض عام 636، حين غزا العرب الإقليم الذي كان تحت سيطرة البيزنطيين، كما قال جدعون آفني، الخبير في التاريخ الإسلامي. وأضاف أفني إن هذا الاكتشاف يشكل مساهمة مهمة لدراسة تاريخ البلاد خلال الفترة المذكورة.
https://www.bbc.com/amharic/news-54950902
https://www.bbc.com/arabic/world-54970976
ሪፖርቱን ያወጣው የአሜሪካው የፌደራል ምርመራ ቢሮ (ኤፍቢአይ) ነው። በጥላቻ የተነሳሱ ግድያዎችም በከፍተኛ ሁኔታ መጨመሩን የሚያሳየው ይህ ሪፖርት በባለፈው አመት 51 ሞቶች እንደተመዘገቡና ይህ ቁጥርም ከሁለት አመት በፊት ከነበረው ጋር ሲነፃፀር በእጥፍ ማደጉን ነው። በባለፈው አመት ነሐሴ በቴክሳስ ኤልፓሶ በሚገኘው የዋልማርት መገበያያ መደብር ውስጥ የሜክሲኮ ዜጎች ላይ ባነጣጠረ ጥቃት 22 ሰዎች ተገድለዋል። ከጎሮጎሳውያኑ 2014 ጀምሮም የጥላቻ ወንጀሎች በከፍተኛ ሁኔታ መጨመራቸውንም መረጃዎች ያሳያሉ። በርካታ ተሟጋቾችም አገሪቷ ውስጥ የሰፈነው የዘረኝነትና ሌሎች ጥላቻዎች እንደሚጨምሩም እያስጠነቀቁ ነው። የኤፍቢአይ አመታዊ የጥላቻ ወንጀሎች ሪፖርት እንደሚያሳየው በባለፈው አመት 7 ሺህ 314 ወንጀሎች የተመዘገቡ ሲሆን፣ ከሁለት አመት በፊት 7 ሺህ 120 ነበር። ከፍተኛ የተባለው ቁጥር የተመዘገበው በጎሮጎሳውያኑ 2008 ሲሆን ቁጥሩም 7 ሺህ 783 ነው። ሪፖርቱ የጥላቻ ወንጀል ብሎ የተረጎመው ወንጀሎች በዘር፣ በብሄር፣ በሃይማኖት፣ በፆታዊ አተያይ፣ በአካል ጉዳተኝነት፣ በፆታዊ ማንነትና ሌሎችም ጉዳዮች ተነሳስቶ ሲፈፀም ነው። መረጃው እንደሚያሳየው ከሃይማኖት ጋር በተያያዘ ወንጀሎች 7 በመቶ የጨመሩ ሲሆን በተለይም በይሁዲ እምነት ተከታዮችና ተቋማት ላይ ያነጣጠረ እንደሆነም ተገልጿል። ከዚህም በተጨማሪ ፀረ- ላቲን ወንጀሎችም እንዲሁም በአስር አመታት ውስጥ በከፍተኛ ሁኔታ መጨመሩን መረጃው ጠቁሟል። በኤልፓሶ የተከሰተውና የ22 ሰዎች ህይወት የተቀጠፈበት በጥላቻ የተነሳሳ ጥቃትም ተካቶበታል። ሆኖም ከየትኛውም ቡድን ቢሆን የጥላቻ ወንጀል በትር በከፍተኛ ሁኔታ የሚያርፍባቸው ጥቁር አሜሪካውያን ናቸው። ምንም እንኳን በጥቁር አሜሪካውያን ላይ ያነጣጠረው የጥላቻ ወንጀል በትንሽም ቢሆን እንደቀነሰ የኤፍቢአይ ሪፖርት ቢያሳይም ከፍተኛ ቁጥሩን የሚይዙት እነሱ ናቸው። በኤፍቢአይ ውስጥ በዘር ወይም በብሄር ጥላቻ ምክንያት ከተመዘገቡት 4 ሺህ930 ጥቃት የደረሰባቸው መካከል 48.5 በመቶ በፀረ- ጥቁር ወይም አፍሪካ አሜሪካውያንን ጥላቻ ጋር የተያያዘ ነው። የኤፍቢአይ ሪፖርት መውጣቱን ተከትሎ በርካታ የሰብዓዊ መብት ተሟጋቾች መረጃዎች በተጠናቀረ መልኩ እንዲሰባሰቡና የተሻለ ሪፖርት የሚደረግበት ዘዴ እንዲቀየስ ጥሪ አቅርበዋል። አንዳንድ የኤፍቢአይ ሪፖርት ሙሉ የጥላቻ ወንጀሉን መረጃ አያሳይም ብለዋል።
يُعد مقتل 22 شخصا في حادث إطلاق نار في تكساس في 2019 هو جريمة الكراهية الأبشع في الفترة التي يغطيها هذا التقرير وأشار التقرير إلى أن جرائم القتل بدافع الكراهية سجلت رقما قياسيا خلال 2019، إذ بلغ عدد جرائم القتل بدافع الكراهية العام الماضي 51 جريمة، وهو ما يتجاوز ضعف الجرائم المرتبطة بنفس الدافع في 2018. وقُتل 22 شخصًا في إطلاق نار استهدف مكسيكيين في متجر من متاجر وولمارت في إل باسو في ولاية تكساس في أغسطس/ آب 2019. ويستمر معدل جرائم الكراهية في الولايات المتحدة في الزيادة منذ عام 2014، وسط تحذيرات من قبل النشطاء بشأن انتشار خطاب التعصب والعنصرية. وقال براين ليفين، مدير مركز دراسات الكراهية والتطرف في جامعة ولاية كاليفورنيا: "يشير الارتفاع الأخير في معدل جرائم الكراهية إلى مشهد وحشي جديد". مواضيع قد تهمك نهاية وقال التقرير السنوي لإحصائيات جرائم الكراهية الصادر عن مكتب التحقيقات الفيدرالي إن العام الماضي سجل 7314 جريمة كراهية مقارنة بـ7120 سُجلت العام السابق، لتصل إلى أعلى معدل لها منذ 2008، حين سجلت 7783 جريمة من هذا النوع. ويعرف التقرير جريمة الكراهية بأنها جريمة "بدافع التحيز ضد عرق أو إثن أو دين أو توجه جنسي أو إعاقة أو نوع أو هوية جنسية". وأشارت البيانات أيضا إلى ارتفاع جرائم الكراهية على أساس الدين بواقع 7 في المئة في حين ارتفعت الجرائم التي تستهدف اليهود أو المؤسسات اليهودية بحوالي 14 في المئة. وكان مقتل 22 شخصا في إطلاق نار في وولمارت في ولاية تكساس في أغسطس/ آب من العام الماضي هو جريمة الكراهية الأبشع التي رصدها مكتب التحقيقات الفيدرالي، وفقا لمركز دراسات الكراهية والتطرف. ويعتبر السود هم الأكثر استهدافا بجرائم الكراهية أكثر من غيرهم من الجماعات في الولايات المتحدة. رغم ذلك، أشار تقرير مكتب التحقيقات الفيدرالي إلى أن معدل جرائم الكراهية ضد الأمريكيين من أصول أفريقية، تراجع قليلا في 2019 إلى 1930 جريمة مقابل 1943 جريمة في 2018. ومن بين إجمالي جرائم كراهية ارتكبت بدافع التحيز العنصري أو العرقي، والبالغ عددها العام الماضي 4930 جريمة، أشار التقرير إلى أن 48.5 في المئة من ضحاياها "استهدفتهم جرائم بدافع كراهية الأمريكيين السود أو الأفريقيين". جاء ذلك مقابل 15.7 في المئة استهدفتهم جرائم بدافع "كراهية البيض". ودعت جماعات حقوقية، بعد صدور هذا التقرير، إلى اتباع طرق أفضل للإبلاغ عن جرائم الكراهية وجمع المعلومات عنها. وقال بيان صحفي صادر عن رابطة مناهضة التشهير، وهي جماعة يهودية للحقوق المدنية، إن البيانات التي يشير إليها هذا التقرير تلقي الضوء على "اتجاه مروع لارتفاع معدل جرائم الكراهية في الولايات المتحدة حتى مع إمداد عدد أقل من مؤسسات إنفاذ القانون مكتب التحقيقات الفيدرالي بالبيانات ذات الصلة". وقال جوناثان غرينبلات، مدير رابطة مناهضة التشهير: "لا يمكن قياس الخطورة الكاملة للآثار والأضرار التي تخلفها جرائم الكراهية دون المشاركة الكاملة في عملية جمع البيانات التي يقوم بها مكتب التحقيقات الفيدرالي".
https://www.bbc.com/amharic/news-55174500
https://www.bbc.com/arabic/inthepress-55172855
እስራኤል ኢትዮጵያ ውስጥ ያሉ ቤተ እስራኤላውያንን ወደ እየሩሳሌም አመጣለሁ ብላ ቃል ከገባች ሳምንታት በኋላ ነው ይህ የሆነው። ቤተ እስራኤላውያኑ እስራኤል ውስጥ ለዘመናት ከኖሩ አይሁዶች ጋር ዝምድና ያላቸው ናቸው። ቀደምት ቤተ እስራኤላውያን ከኢትዮጵያ ወደ እስራኤል የተጓዙት ሚስጢራዊ በሆነ ጉዞ ነበር። በቅርቡ በፌዴራል መንግሥትና በትግራይ ክልል ኃይሎች መካከል የተከሰተውን ጦርነት ተከትሎ ግጭቱ ወደ ጎንደር እንዳይዘመትና ቤተ እስራኤላውያን ሰለባ እንዳይሆኑ የሚል ስጋት ነበር። ለዚህም ነው የእስራኤል መንግሥት ኢትዮጵያዊያን አይሁዶችን ወደ ሃገር ቤት ለማምጣት የወሰነው ተብሏል። የእስራኤሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ቤኒያሚን ኔታኒያሁ እንዲሁም ተቀናቃኛቸው ቤኒ ጋንትዝ 316ቱ ቤተ እስራኤላውያን ቤን ጉሪዮን አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ ተቀብለዋቸዋል። "ባለቤቴ ሳራህ እና እኔ ዓይናችን እንባ አቅርሮ ነው የተቀበልናችሁ" ሲሉ ኔታኒያሁ መግለጫ ለቀዋል። "ቤተ እስራኤላውያኑን፤ ኢትዮጵያዊያን አይሁድ እህት ወንድሞቻችን ከአውሮፕላን ሲወርዱ በተመለከትን ጊዜ፤ ወርደው የእስራኤልን ምድር ረግጠው ባየን ጊዜ፤ እንባችን መጣ" ብለዋል ጠቅላይ ሚኒስትሩ። አክለውም በመግለጫቸው "ሕልማችሁን ለማሳካት ብዙ ጊዜ ጠብቃችኋል፤ እነሆ ዛሬ ተሳክቷል" የሚል መልዕክት አስተላልፈዋል። ኢትዮጵያ የተወለዱትና በፈረንጆቹ 1984 ወደ እስራኤል የተጓዙት የስደተኞች ሚኒስትሯ ፒኒና ታማኖ-ሻታ ወደ ኢትዮጵያ አቅንተው የቤተ እስራኤላውያኑን ጉዞ አስተባብረዋል። 'ኦፕሬሽን ሮክ ኦፍ እስራኤል' የተሰኘ ስያሜ የተሰጠው የቤተ እስራኤላውያኑ ጉዞ ሐሙስ ዕለት ነው የተከናወነው። 'ፈላሻ ሙራ' በሚል የተለምዶ ስም የሚታወቁት ቤተ እስራኤላውያን በ19ኛው ክፍለ ዘመን መጨረሻ አካባቢ ወደ ክርስትና ኃይማኖት የተቀየሩ አይሁዶች ዘር ናቸው። ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ግን ራሳቸውን አይሁድ እያሉ በመጥራት በእምነቱ መሠረት መኖር የጀመሩ ናቸው። ቤተ እስራኤል እየተባሉ ከሚጠሩት ኢትዮጵያውያን አይሁዶች በተለየ ግን ፈላሻ ሙራ ወዲያውኑ የእስራኤል ዜግነት ላያገኙ ይችላሉ ተብሏል። ይህ የሆነው የአይሁድ ሕግ ከየትኛው ዘር እንደመጡ በውል ያልታወቁ ሰዎች ዜግነት ወዲያውኑ አያገኙም ስለሚል ነው። ይህ ጉዳይ አከራካሪ ሆኖ ለዘመናት ቆይቷል። ነገር ግን የእስራኤል መንግሥት ከአምስት ዓመት በፊት ሁሉኑም በፈረንጆቹ 2020 መጨረሻ ወደ ሃገር ቤት ለማምጣት መወሰኑን አስታውቆ ነበር። 16 ሺህ 600 ቤተ እስራኤላውያን ወደ እስራኤል ለመጓዝ ቢያመለክቱም የእስራኤል ሃገር ውስጥ ጉዳይ ሚኒስቴር ግን እስካሁን መመዘኛውን ያሟሉት 2 ሺህ ብቻ ናቸው ብሏል። ይህን ተከትሎ የመብት ተሟጋቾች መንግሥት የገባውን ቃል አጥፏል ሲሉ እየተቹ ይገኛሉ። 100 ኢትዮጵያዊያን አይሁዶች አርብ ዕለት ወደ እስራኤል ያቀናሉ ተብሎ ይጠበቃል። ጥር 2021 [በፈረንጆቹ] ደግሞ የተቀሩት 1700 ወደ እስራኤል እንደሚጓዙ መንግሥት አስታውቋል። በ1980ዎቹ ሱዳን ስደተኛ ካምፖች ውስጥ የነበሩ ቤተ እስራኤላውያን የወቅቱ ጠቅላይ ሚኒስትር ሜናኼም ቤጊን ባዘዙት መሠረት በሞሳድ የስለላ ተቋም ድጋፍ በሚስጢር እንዲወጡ መደረጉ ይታወሳል። ከዚያ ቀጥሎ ደግሞ በርካቶች በዕቃ መጫኛ አውሮፕላን ከኢትዮጵያ ወደ እስራኤል ተጉዘዋል። በእስራኤል የኢትዮጵያዊያን አይሁዶች ትብብር የተሰኘው ተቋም ቤተ እስራኤላውያን በብዛት ሥራ አጥና ድሃ ናቸው፤ አልፎም መገለል ይደርስባቸዋል ሲል ይከሳል። ነገር ግን ከቅርብ ጊዜያት ወዲህ መሻሻል እንዳለ ተነግሯል።
يهود الفلاشا انتظروا طويلا حتى يصلوا إلى إسرائيل، بعضهم ظل ينتظر لسنوات عديدة ويأتي ذلك بعد أسابيع من إعلان إسرائيل عن خطط للقيام بذلك، بعد فشل في الوفاء بتعهدات تتعلق باستيعاب هذه الجالية. وتربط المهاجرين الجُدد صلات قربى بيهود إثيوبيين أُحضروا إلى إسرائيل قبل عقود ضمن سلسلة من عمليات سريّة. لكن تساؤلات حول أهلية هؤلاء للحصول على حق المواطنَة في إسرائيل ومن ثمّ الاستقرار تلقي بظلالها على العملية. وحظيت القضية بزخم كبير في الأسابيع الأخيرة مع احتدام القتال بين الحكومة الإثيوبية وقوات محلية في إقليم تيغراي شمالي البلاد، ومخاوف من وصول أعمال العنف إلى مدينة غوندار التي يقطنها معظم أبناء المجتمع اليهودي في مخيمات انتظار مؤقتة. مواضيع قد تهمك نهاية ورحب كل من رئيس الوزراء الإسرائيلي بنيامين نتنياهو وغريمه رئيس الوزراء البديل بيني غانتس، بوصول 316 يهوديا إثيوبيا إلى مطار بن غوريون. وقال نتنياهو في بيان له: "سارة زوجتي وأنا كنا في استقبالهم والدموع في أعيننا عندما رأينا المهاجرين، إخوتنا اليهود الإثيوبيين، يغادرون الطائرة ويطأون الأرض، أرض إسرائيل". وأضاف نتنياهو: "لقد انتظرتم طويلا حتى يتحقق الحلم، وها هو اليوم يتحقق". وحضرت وزيرة الهجرة الإسرائيلية بنينا تامانو- شاتا عملية وصول المهاجرين اليهود من إثيوبيا يوم الخميس، والتي أطلق عليها وصف عملية صخرة إسرائيل. يُذكر أن بنينا هي بالأساس مهاجرة إثيوبية أحضرت إلى إسرائيل في عملية نقل جوية سرية عام 1984. ويبلغ عدد يهود إثيوبيا نحو ثمانية آلاف شخص ينتظرون منذ سنوات قرارًا يسمح لهم بالهجرة إلى إسرائيل والإقامة بها. وينحدر مجتمع الفلاشا عن يهود كانوا قد تحولوا إلى المسيحية -بالإكراه في عديد من الحالات- في القرن التاسع عشر، لكنهم في العقود الأخيرة استعادوا هويتهم الدينية وباتوا يمارسون الطقوس اليهودية في حياتهم العادية. مجتمع الفلاشا ينحدر عن يهود كانوا قد تحولوا إلى المسيحية في القرن التاسع عشر ولا تعطي القوانين الإسرائيلية يهود الـ "فلاش مورا" الحق المباشر في الحصول على الجنسية بشكل آلي بمجرد وصولهم أراضيها كما يحدث مع أغلب يهود العالم. ولا يحظى يهود الفلاشا حتى بنفس الحقوق التي يحظى بها أقرانٌ لهم إثيوبيون كانوا قد سبقوهم في الإجلاء إلى إسرائيل ممن يعرفون باسم "بيتا إسرائيل". وبحسب القانون اليهودي، لا يستوفي يهود الفلاشا معايير الحصول على حق المواطنَة الإسرائيلية بسبب التشكيك في يهودية أسلافهم. وأثيرت القضية لسنوات قبل أن تتعهد الحكومة في 2015 بنقل كل أبناء مجتمع الفلاشا بنهاية عام 2020. وعلى الرغم من تقدُّم 16,600 من يهود الفلاشا بطلب هجرة إلى إسرائيل، صرّحت وزارة الداخلية الإسرائيلية هذا الأسبوع بأن ألفين فقط من المستوفين للشروط قد أُحضروا إلى إسرائيل. وتسمح إسرائيل بدراسة طلبات الهجرة للفلاش مورا بشكل شخصي منفرد حسب كل حالة. وأدى تباطؤ سير العملية إلى اتهام ناشطين للحكومة بالنكوص عن الوفاء بتعهداتها. ومن المتوقع حضور أكثر من مئة شخص يوم الجمعة. وتقول الحكومة إن نحو 1,700 سيأتون في أعقابهم بنهاية يناير/كانون الثاني 2021. وأُحضر اليهود الإثيوبيون أول مرة إلى إسرائيل من مخيمات لجوء كانت في السودان عبر سلسلة من عمليات سرية مطلع ثمانينيات القرن الماضي اضطلعت بها وكالة الاستخبارات الإسرائيلية الموساد بأوامر من رئيس الوزراء وقتها مناحم بيجين. وشهد عام 1991 المزيد من تلك العمليات ليتم نقل الكثيرين جوًا من إثيوبيا إلى إسرائيل. ورغم تحسن أوضاعهم في السنوات الأخيرة، يواجه مجتمع اليهود الإثيوبيين في إسرائيل عقبات؛ إذ يعاني مستويات مرتفعة بشكل غير متناسب من البطالة والفقر، فضلا عن التمييز.
https://www.bbc.com/amharic/news-57278892
https://www.bbc.com/arabic/world-57293631
የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ባለፈው ሳምንት በሰሜን ኢትዮጵያ ትግራይ ክልል ውስጥ የሚካሄደው ግጭት እንዲቆም የተኩስ አቁም እንዲደረግ ጥሪ አቅርበው ነበር። እሁድ እለት በተካሄደው ሰልፍ ላይ የተሳተፉ ሰዎች አሜሪካንን የሚተቹ መፈክሮችን ይዘው የነበረ ሲሆን፤ ሌሎች ደግሞ የሩሲያውን ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲንንና የቻይናውን መሪ ዢ ጂንፒንግ ሲያደንቁ ነበር። በትግራይ ክልል ሰባት ወራትን ባስቆጠረው ጦርነት ሳቢያ በኢትዮጵያ መንግሥት ላይ ጫናዎች ሲደረጉበት ቆይቷል። በግጭቱ በሺህዎች የሚቆጠሩ አብዛኞቹ ሰላማዊ የሆኑ ሰዎች እንደተገደሉ ሲነገር ቢያንስ ሁለት ሚሊዮን የሚሆኑት ደግሞ ተፈናቅለዋል። ባለፈው ጥቅምት ወር ማብቂያ ላይ የክልሉ ገዢ ፓርቲ የነበረው የህወሓት ኃይሎች በፌደራሉ ሠራዊት ላይ ጥቃት ማድረሳቸውን ተከትሎ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ወታደራዊ እርምጃ እንዲወሰድ ካዘዙ በኋላ ነበር ግጭቱ የተቀሰቀሰው። ከሦስት ሳምንታት በኋላ የክልሉ ዋና ከተማ መቀለ በፌደራሉ ሠራዊት ቁጥጥር ስር ስትገባ ጦርነቱ ማብቃቱን ጠቅላይ ሚኒስትሩ ማወጃቸው ይታወሳል። ነገር ግን ከስድስት ወራት በኋላ አሁንም የኢትዮጵያ ሠራዊትና የጎረቤት አገር ኤርትራ ወታደሮች አሁንም የህወሓት ኃይሎችን ትግራይ ውስጥ እየተዋጉ ነው። በግጭቱ ውስጥ ተሳታፊ የሆኑት ኃይሎች በሙሉ የጅምላ ግድያንና አስገድዶ መድፈርን ጨምሮ በሰላማዊ ሰዎች ላይ በተፈጸሙ ወንጀሎች በመፈጸም በሰብአዊ መብት ቡድኖች ይከሰሳሉ። በሰልፈኞቹ የተያዘው የሩሲያውን ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲንንና የቻይናውን መሪ ዢ ጂንፒንግ ምስል ባለፈው ሳምንት የአሜሪካው ፕሬዝዳንት በግጭቱ ውስጥ እየተፈጸመ ነው ያሉት "ጾታዊ ጥቃትን" ጨምሮ "ሠፊ የሰብአዊ መብት ጥሰቶች" እንዲቆሙ ጠይቀው፤ ረሃብ ሊከሰት እንደሚችል አስጠንቅቀዋል። ፕሬዝደንቱ ጨምረውም "በተለያዩ የኢትዮጵያ አካባቢዎች እየከፋ የመጣው ክልላዊና ብሔርን መሰረት ያደረገ ከፍፍል" በእጅጉ እንዳሳሰባቸው ገልጸዋል። በሌላ በኩል ደግሞ የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ መሥሪያ ቤት በኢትዮጵያ ባለሥልጣናት ላይ የቪዛ እገዳ ከመጣሉ በተጨማሪ ለአገሪቱ በሚሰጠው የደኅንነትና የምጣኔ ሀብት ድጋፍ ላይ እቀባዎችን መጣሉ ይታወሳል። በዚህ እርምጃም የኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ተቃወሞውን የገለጸ ሲሆን፤ ውሳኔውን "አሳዛኝ" በማለት ይህም የሁለቱን አገራት ግንኙነት "በከፍተኛ ሁኔታ ሊጎዳው ይችላል" ብሏል። የጆ ባይደን አስተዳደር በተጨማሪ በግጭቱ ውስጥ ተሳታፊ የሆነውና ከኢትዮጵያ ግዛት እንደሚወጣ የተነገረለት የኤርትራ ሠራዊት በአስቸኳይ ከትግራይ ክልል እንዲወጣ ግፊት ሲያደርግ ቆይቷል። በሰልፉ ላይ ምን ተባለ? በአዲስ አበባ ስታዲየም ውስጥ የተካሄደውን ይህንን የተቃውሞ ሰልፍ በወጣቶች ሚኒስቴር የተዘጋጀ ሲሆን የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ደጋፊዎች ተሳትፈውበታል። የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ የሆኑት ወ/ሮ አዳነች አቤቤ ንግግር ካደረጉ ታዳሚዎች መካከል አንዷ ነበሩ ። ወ/ሮ አዳነች አቤቤ "ፈጽሞ አንንበረከክም። በአሜሪካና በአጋሮቿ የቀረቡት ቅድመ ሁኔታዎችና የጉዞ እቀባዎች ሙሉ በሙሉ ተቀባይነት የላቸውም። ሊስተካከሉ ይገባል" ማለታቸውን ሮይተርስ የዜና ወኪል ዘግቧል። የሰልፉ ተሳታፊዎች በአማርኛ፣ በእንሊዝኛ እና በአረብኛ የተጻፉ መፈክሮችን ይዘው ነበር። ከእነዚህም መካከል "ኢትዮጵያ ሞግዚት አያስፈልጋትም"፣ "አሜሪካ በኢትዮጵያ ላይ የያዘችውን አቋም እንድታጤነው እንጠይቃለን" እና "ለውጭ ጫና ፈጽሞ አንንበረከክም" የሚሉ ይገኙባቸዋል። አገሪቱ ከጥቂት ሳምንታት በኋላ የምታካሂደውን ምርጫ በመደገፍም "መሪዎቻችን የምንመርጠው እኛ ነን" የሚል መፈክርም የያዙ ነበሩ። አዲስ አበባ የሚገኘው የቢቢሲ ዘጋቢ እንዳለው የሩሲያው ፕሬዝዳንት ፑቲንናና የቻይናው መሪ ዢ በሰልፉ ላይ የተሞገሱት ኢትዮጵያ ሌሎች ኃያላን ወዳጆች እንዳሏት ለአሜሪካ መልዕክት ለማስተላለፍ ነው። የአሜሪካንን እርምጃ በመቃወም ከአዲስ አበባው በተጨማሪ ድሬዳዋን፣ ሐረርንና ጋምቤላን ጨምሮ በሌሎች ከተሞች መካሄዳቸው ተዘግቧል።
وزارة الشباب الإثيوبية نظمت المسيرة التي ضمت 10 آلاف شخص للتنديد بسياسات بايدن ضد أبي أحمد وكان بايدن قد دعا إلى وقف إطلاق النار في الصراع الذي اندلع في تيغراى، ويدخل الآن شهره السابع. وحمل المشاركون في المسيرة لافتات تنتقد الولايات المتحدة، بينما أشاد آخرون بالرئيس الروسي فلاديمير بوتين والزعيم الصيني شي جين بينغ. وتعرضت الحكومة الإثيوبية لضغوط بسبب الصراع في تيغراى، وأدى هجوم القوات الحكومية على الإقليم لقتل آلاف الأشخاص، معظمهم من المدنيين، ونزح ما لا يقل عن مليوني شخص. وبدأ الصراع في نوفمبر/ تشرين الثاني الماضي ، عندما أمر رئيس الوزراء أبي أحمد بشن هجوم على جبهة تحرير شعب تيغراي وهي القوات الموالية للحزب الحاكم السابق في المنطقة، بعد اتهامه للجبهة بمهاجمة قواعد الجيش الفيدرالي. مواضيع قد تهمك نهاية وأعلن أبي إنهاء الهجوم بعد شهر واحد فقط، بعد الاستيلاء على ميكيلي، عاصمة تيغراي. لكن بعد أكثر من ستة أشهر على الهجوم، مازالت القوات الإثيوبية تساندها قوات من إريتريا المجاورة تقاتل قوات جبهة تحرير شعب تيغراي. واتهمت جماعات حقوق الإنسان طرفي الصراع بارتكاب جرائم ضد المدنيين، بما في ذلك القتل الجماعي والاغتصاب. لأول مرة، إريتريا تعترف رسمياً بالقتال في إقليم تيغراي الإثيوبي واشنطن تطالب بانسحاب فوري للقوات الإريترية من إقليم تيغراي هيومن رايتس ووتش: قوات إريترية قتلت مئات الأطفال والمدنيين في مذبحة في تيغراي وطالب الرئيس بايدن في الأسبوع الماضي، بوضع حد "لانتهاكات حقوق الإنسان التي وقعت على نطاق واسع" في تيغراى، ومنها "الكثير من عمليات العنف الجنسي". كما حذر من احتمال حدوث مجاعة. كما قال الرئيس الأمريكي إنه "قلق للغاية من تصاعد العنف وتعميق الانقسامات الإقليمية والعرقية في أجزاء متعددة من إثيوبيا". وفي تطور آخر، فرضت وزارة الخارجية الأمريكية قيودا على المساعدات الاقتصادية والأمنية لإثيوبيا بسبب هذا الصراع، وهي الخطوة التي أغضبت حكومة أبي أحمد. وقالت وزارة الخارجية الإثيوبية إن هذه الخطوة "مؤسفة" ويمكن أن "تقوض بشكل خطير" العلاقات الأمريكية الإثيوبية. كما تضغط إدارة بايدن من أجل انسحاب القوات الإريترية الموجودة في تيغراى على الرغم من إعلان السلطات الإثيوبية قبل أسابيع أنها ستغادر البلاد. المتظاهرون رفعوا صور بوتين وشي بينغ للتأكيد على أن هناك حلفاء يدعمون حكومتهم ماذا حدث في المسيرة؟ نظمت المسيرة وزارة الشباب الإثيوبي وحضرها أنصار رئيس الوزراء أبي أحمد. وكانت أدانيش أبيبي، عمدة أديس أبابا أحد المتحدثين الرئيسيين لتشجيع المشاركين. وقالت أدانيش أبيبي "لن نركع أبدا. الشروط المسبقة وقيود السفر التي تفرضها الولايات المتحدة وحلفاؤها غير مقبولة تماما. يجب تصحيحها"، بحسب ما نقلته وكالة رويترز. وقال مراسل بي بي سي إن مدنا أخرى شهدت مسيرات مماثلة للتنديد بالولايات المتحدة منها ديريداوا وهرار وغامبيلا.
https://www.bbc.com/amharic/news-56398435
https://www.bbc.com/arabic/business-56405159
ከአሜሪካ በተጨማሪ ፈረንሳይና ጀርመን ለሌሎች አገራት በሽያጭ የሚያቀርቡት የጦር መሳሪያ መጠን መጨመር በሩሲያና በቻይና አቅርቦት ምክንያት የተፈጠረውን ክፈተት የሚሞላ ነው ተብሏል። በአሁኑ ጊዜ የአገራት የጦር መሳሪያ ግዢና ሽያጭ መጠን ከቀዝቃዛው ጦርነት ወዲህ ከፍተኛ ከሚባለው ደረጃ ላይ የሚገኝ ቢሆንም፤ በኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ሰበብ ለውጥ ሊኖር ይችላል ተብሎ ይገመታል። በዓለም ላይ ከታየው የጦር መሳሪያ ግዢ ውስጥ ከፍተኛው የተመዘገበው በመካከለኛው ምሥራቅ ውስጥ ነው ተብሏል። የጦር መሳሪያዎች ግዢና ሽያጭን በተመለከተ ምርምሩን የሰራው የስቶክሆልም የሠላም ጥናት ተቋም ከፍተኛ ተመራማሪ የሆኑት ፒተር ዊዝማን "ባለፉት ሁለት አስርት ዓመታት የታየው ፈጣን የጦር መሳሪያ ግብይት አብቅቷል ለማለት ጊዜው ገና ነው" ብለዋል። ባለሙያው ጨምረውም የኮሮናቫይረስ የሚያስከትለው የምጣኔ ሀብት ተጽዕኖ አገራት በቀጣይ ዓመታት ውስጥ የሚገዙትን የጦር መሳሪያ መጠን መለስ ብለው እንዲቃኙ ሳያደርጋቸው አይቀርም። "ወረርሽኙ ከፍተኛ ደረጃ ላይ በደረሰበት ባለፈው ዓመት እንኳን፣ በርካታ አገራት ወሳኝ የሚባሉ ጦር መሳሪያዎችን ለመግዛት ከፍተኛ ስምምነቶችን ተፈራርመዋል።" የጥናት ተቋሙ እንዳመለከተው ባለፉት አምስት ዓመታት ውስጥ ቀደም ሲል ከነበረው ዓለም አቀፍ የጦር መሳሪያ ሽያጭ ጋር ሲነጻጸር በነበረበት የመርጋት ሁኔታ አሳይቶ ነበር። አሜሪካ ወደ ውጭ ከምትልከው የጦር መሳሪያ ወደ ግማሽ የሚጠጋው፣ ማለትም 47 በመቶው፣ ለመካከለኛው ምሥራቅ አገራት የቀረበ ሲሆን፤ ከዚህ ውስጥም ሳዑዲ አረቢያ ብቻዋን ከአጠቃላዩ የአሜሪካ የመሳሪያ ሽያጭ 24 በመቶውን ትወስዳለች። ባለፉት አምስት ዓመታት የአሜሪካ ዓለም አቀፍ የጦር መሳሪያ ሽያጭ ድርሻ በጨመረበት ጊዜ 96 አገራት ደንበኞቿ ሆነዋል። ከአሜሪካ በመከተል የፈረንሳይ የጦር መሳሪያ ሽያጭ በ44 በመቶ ሲጨምር የጀርመን ደግሞ በ21 በመቶ ከፍ ብሏል። ከእነዚህ በተጨማሪም እስራኤልና ደቡብ ኮሪያ ምንም እንኳን ከዋነኞቹ ጋር ሲነጻጸር የሚያቀርቡት የጦር መሳሪያ መጠን ዝቅተኛ ቢሆንም በዚህ ወቅት ሽያጫቸው በከፍተኛ ደረጃ ጨምሯል። ግጭትና ውጥረት በማይለየው መካከለኛው ምሥራቅ የጦር መሳሪያ ግዢ ፍላጎት በፍጥነት እያደገ ይገኛል። በዚህም ባለፉት አምስት ዓመታት ወደዚህ አካባቢ የተሸጠው የጦር መሳሪያ መጠን ቀደም ሲል ከነበሩት ዓመታት ጋር ሲነጻጸር በ25 በመቶ ከፍ ብሏል። ከፍተኛው የጦር መሳሪያ ግዢ የተከናወነውም በሳዑዲ አረቢያ ሲሆን በዚህም ወደ መካከለኛው ምሥራቅ ከተላከው 61 በመቶውን ገዝታለች። በተከታይነት ግብጽና ኳታር ይጠቀሳሉ። የእስያና የኢዢያ አገራት ቀደም ሲል 42 በመቶ የሚሆነውን ከፍተኛ መጠን ያለውን ዋነኛ የጦር መሳሪያዎችን በመሸመት ቀዳሚ ነበሩ። በአካባቢው ሕንድ፣ አውስትራሊያ፣ ቻይና፣ ደቡብ ኮሪያና ፓኪስታን ዋነኞቹ የጦር መሳሪያ ሸማች አገራት ነበሩ። ምንም እንኳን አሁንም ከሰሃራ በታች ላሉ የአፍሪካ አገራት ዋነኛ የጦር መሳሪያ አቅራቢዎች ቢሆኑም፤ ቀደም ሲል ከዋነኞቹ የጦር መሳሪያ ላኪዎች መካከል የነበሩት ሩሲያና ቻይና ሽያጫቸው ቀንሷል። በዚህም ሳቢያ ሩሲያ ወደ ውጭ አገራት የምትልከው መሳሪያ በ22 በመቶ የቀነሰ ሲሆን ከዚህ ውስጥ ወደ ሕንድ የምትልከው 53 በመቶ የሚሆነው ነበር። የዓለም ትልቋ አምስተኛ የጦር መሳሪያ አቅራቢ የሆነችው ቻይና ሽያጯ በ7.8 በመቶ ቀንሷል። ፓኪስታን፣ ባንግላዲሽና አልጄሪያ ዋነኞቹ የቻይና ጦር መሳሪያ ገዢዎች ነበሩ።
وجاءت زيادة صادرات الولايات المتحدة وفرنسا وألمانيا من الأسلحة لتعوض انخفاض صادرات روسيا والصين منها. وتظل صادرات وواردت الأسلحة قريبة من مستواها منذ نهاية الحرب الباردة، على الرغم من أن ذلك قد يتغير جراء أزمة تفشي فيروس كورونا. وتظهر البيانات أن أكبر نمو في استيراد الأسلحة كان في منطقة الشرق الأوسط. ويقول بيتر ويزَمان الباحث في معهد بحوث السلام في ستوكهولم الذي جمع البيانات إنه "من المبكر الحديث عن: هل أن فترة النمو السريع في نقل الأسلحة خلال العقدين الماضيين توشك على الانتهاء". مواضيع قد تهمك نهاية ويضيف: "جراء التأثير الاقتصادي لتفشي كوفيد-19 قد نرى بعض الدول تعيد تقييم صادراتها من الأسلحة خلال السنوات القادمة". ويستدرك: "على الرغم من أنه في الوقت نفسه، وحتى في ذروة تفشي الجائحة في عام 2020، وقع بعض الدول عقودا ضخمة لشراء أسلحة كبرى". وظلت مبيعات الأسلحة العالمية مستقرة في الفترة بين عامي 2016 و 2020 بالمقارنة مع السنوات الخمس السابقة، بحسب المعهد نفسه. ويذهب نحو نصف صادرات الأسلحة الأمريكية ( 47 في المئة) إلى الشرق الأوسط. وتستورد السعودية وحدها 24 في المئة من مجمل صادرات الأسلحة الأمريكية. وتجهز الولايات المتحدة الآن الأسلحة لـ 96 بلدا، في الوقت الذي زادت فيه حصتها من مبيعات الأسلحة في العالم خلال فترة السنوات الخمس الماضية. وزادت فرنسا صادراتها من الأسلحة الكبرى بنسبة 44 في المئة كما وسعت ألمانيا صادراتها بنسبة 21 في المئة. وزاد كل من إسرائيل وكوريا الجنوبية صادراتهما من الأسلحة بشكل كبير، على الرغم من أن كلا البلدين ظلا لاعبين صغيرين في سوق صادرات الأسلحة. زيادة كبيرة في واردات الأسلحة للشرق الأوسط قنابل عنقودية صُدرت لمنطقة الشرق الأوسط تعد منطقة الشرق الأوسط أسرع أسواق الأسلحة في العالم نموا، إذ استوردت في الفترة 2016-2020 نسبة 25 في المئة أكثر مقارنة بالسنوات الخمس التي سبقتها. وتأتي أكبر الزيادات في هذا المجال من السعودية (بنسبة 61 في المئة) ومصر (136 في المئة) وقطر (361 في المئة). وتعد آسيا ومنطقة الأوقيانوسيا (جزر المحيط الهادي الاستوائية) أوسع مناطق استيراد الأسلحة الكبرى، إذ تتلقى 42 في المئة من مجمل شحنات نقل الأسلحة في العالم وتعد الهند وأستراليا والصين وكوريا الجنوبية وباكستان أكبر مصدري الأسلحة في المنطقة. انخفاض في تجارة الأسلحة الروسية والصينية تسعى مصر لشراء المقاتلة الروسية سوخوي 35 متعددة المهام وشهدت كل من روسيا والصين انخفاضا في صادراتهما من الأسلحة، على الرغم من بقاء البلدين كأكبر مصدرين للأسلحة لبلدان جنوب الصحراء الأفريقية. وانخفضت صادرات الأسلحة الروسية بنسبة 22 في المئة، ويرجع معظم هذا الانخفاض إلى انخفاض صادراتها منها إلى الهند بنسبة 53 في المئة. وتقول الباحثة في المعهد ألكساندرا كويموفا: "على الرغم من أن روسيا قد وقعت على صفقات أسلحة ضخمة جديدة مع العديد من الدول وأن صادراتها قد تزيد تدريجيا في السنوات المقبلة، إلا أنها تواجه منافسة شرسة من الولايات المتحدة الأمريكية في معظم المناطق". وقد انخفضت صادرات الصين، التي تعد خامس أكبر مصدر للأسلحة في العالم، بنسبة 7.8 في المئة. وكانت باكستان وبنغلاديش والجزائر من أكبر مستوردي الأسلحة الصينية.
https://www.bbc.com/amharic/news-51788725
https://www.bbc.com/arabic/world-51722026
በተመሳሳይስ ዓለማቀፍ የወንዶች ቀንስ ይኖር ይሆን ? ዓለም አቀፋ የሴቶች ቀን በየዓመቱ መጋቢት ስምንት መከበር ከጀመረ ዘመናትን አስቆጥሯል፤ ለተጨማሪ መረጃዎች አብረውን ይዝለቁ፦ ታሪካዊ ዳራ ዓለም አቀፍ የሴቶች ቀን የአመፅ እንቅስቃሴን መነሻ በማድረግ በተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዘንድ እውቅናን ለማግኘት የበቃ በዓል ነው:: ወቅቱ እንደ አውሮፓውያኑ 1908 ነበር በኒውዮርክ ከተማ ነዋሪ የሆኑ 15,000 ሴቶች የተሻሻለ የሥራ ሰዓትና የደመወዝ ክፍያን እንዲሁም የመምረጥ መብታቸው እንዲከበር አደባባይ የወጡት። ከአንድ ዓመት በኋላም የአሜሪካ ማኅበራዊ ፓርቲ ዕለቱን የሴቶች ብሔራዊ ቀን በማለት አውጆታል። ክላራ ዚክተን በተባለች ሴት አማካኝነት ደግሞ በዓሉ ዓለማቀፋዊ ቅርፅን እንዲይዝ በ1910 ላይ በዴንማርክ ዋና ከተማ ኮፐንሀገን በተካሔደው ዓለማቀፋዊ የሠራተኛ ሴቶች ኮንፍረስ ላይ ሐሳቡ ቀረበ። ከአስራ ሰባት ሀገራት የተውጣጡ መቶ ተሳታፊ ሴቶች ሀሳቡን በጄ አሉት። ይህንንም ተከትሎ ኦስትርያ ዴንማርክ ጀርመንና ስዊዘርላንድ በዓሉን በ1911 በማክበር ፈር ቀዳጅ ሆኑ። ባለፈው የፈረንጆች 2011 ይሄው በዓል ለመቶኛ ጊዜ የተከበረ ሲሆን በዚህ ዓመት ሲታሰብ ደግሞ ለ109ኛ ጊዜ ነው ማለት ይሆናል። የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የሴቶች ቀንን በ 1975 በይፋ ሲያከብር በዓሉ ዓለማቀፋዊ ይዘት ሊኖረው ችሏል። ከዚሁ ጋር ተያይዞም በ1996 ተ.መ.ድ "ያለፈውን በማሰብ የወደፊቱን እናቅድ " የሚል መሪ ቃል ይዞ ተከብሯል። በዚህ ዓመት ደግሞ " እኩልነት የሰፈነባት ዓለም ሁሉን ማድረግ ትችላለች " በሚል የሚከበር ሲሆን ለፆታዊ እኩልነት ህዝቦች በጋራ ተሳስበው እንዲሰሩ የሚያሳስብ ነው። ዓለም አቀፍ የሴቶች ቀን ሴቶች በማኅበረሰቡ ዘንድ ተቀባይነትን ለማግኘት የተጓዙትን ጉዞም ያስታውሳል። መቼ ይከበራል? ዛሬ ላይ በዓሉ መጋቢት በባጀ በ8ኛው ቀን ይከበራል። ይሁን እንጂ ክላራ በተባለቺው ሴት አማካኝነት ሐሳቡ ሲጠነሰስ የተቀመጠለት ቋሚ ቀን አልነበረም። የሩሲያ ሴቶች በ1917 "ዳቦና ሰላም " በማለት ያነሱት የተቃውሞ እንቅስቃሴ የበለጠ ቅርፅ እንዲይዝ አድርጎታል። ይሄው ለአራት ቀናት የዘለቀው አመፅ በጁላዊያኑ የዘመን አቆጣጠር ዕሑድ የካቲት 23 የሩሲያውን ቄሳር የሴቶችን የመምረጥ መብት እንዲፈቅድ ያስገደደ ሲሆን በመንግሥት አስተዳደር ደግሞ እውቅና እንዲሰጥ ሆኗል ይህ እንግዲህ በጎርጎሳውያኑ የዘመን አቆጣጠር መጋቢት 8 መሆኑ ነው። ዓለማቀፍ የወንዶች ቀን በ 1990ዎቹ እውቅናን ካገኘበት ዕለት ጀምሮ በየዓመቱ ህዳር 19 ይከበራል፤ ምንም እንኳን እስካሁን ድረስ በተመድ እውቅናን ያላገኘ ቢሆንም ታላቋን ብሪታኒያ ጨምሮ ከ60 አገሮች በላይ የሚያከብሩት ሲሆን አላማውም "የጎልማሶችና የህፃናት ወንዶች ጤንነት" ላይ በማተኮር ፃታዊ ተግባቦትን ለማሻሻል ፆታዊ እኩልነትን ለማስፈንና አርአያ ለሚሆኑ ወንዶች እውቅና መስጠት" ላይ ያተኮረ ነው። "ጎልማሶችና ህፃናት ወንዶች ላይ ተፅእኖ መፍጠር" የ2019 ዓለም አቀፍ የወንዶች ቀን መሪ ቃል ነበር። የሴቶች ቀን ዓለም አቀፍዊ አከባበር እንግዲህ የሴቶች ቀን በብዙ አገሮች ማለት ይቻላል ብሔራዊ በዓል ሲሆን በተለይ በሩሲያ ከዕለቱ ሦስት አራት ቀን ቀደም ብሎ የአበባው ገበያ ይደራል። በቻይና ደግሞ በመንግሥት አስተዳደር በመፈቀዱ አብዛኛው ሴቶች የግማሽ ቀን ዕረፍት የሚሰጣቸው ቢሆንም በአንፃሩ ደግሞ ይህንን የማያከብሩ ቀጣሪዎችም ቁጥራቸው ቀላል አይደለም። ወደ ጣሊያን ስንመጣ ደግሞ ዓለም አቀፍ የሴቶች ቀንን አስመልክቶ ሴቶች ምሞሳ የተሰኘውን በቢጫና ሮዝ ቀለማት ያሸበረቀ አበባ በገፀ በረከትነት ያገኛሉ። ምክንያቱ በውል ባይታወቅም ይሔው ልማድ ከሁለተኛው የዓለም ጦርነት በኋላ በሮማ እንደተጀመረ ይታመናል። በአሜሪካ ደግሞ መጋቢት ወር የሴቶች ታሪካዊ ወር ነው፤ የፕሬዝዳንቱ ቢሮም ለሴቶች ስኬትና ድል በየዓመቱ እውቅና ይሰጣል። የዘንድሮው ዓለም አቀፍ የሴቶች ቀን "እያንዳንዳችን ለእኩልነት" የሚለውን መሪ ቃል ከፊት በማድረግ ይከበራል። የአብሮነት ህብርን እሳቤ በመመርኮዝ የተመረጠ ነው የበዓሉ ዘመቻም " ሁላችንም ባለ አሻራዎች ነን" ይላል። የእያንዳንዳችን የተናጥል እንቅስቃሴ ባህሪና ሥነ ልቦና በማኅበረሰቡ ዘንድ የሚኖረው ተፅእኖ ቀላል አይደለም። በዚህ ህብረ ቀለምም ለውጥ ማምጣት እንችላለን፤ በአብሮነት ህብርም ፆታዊ እኩልነት እንዲሰፍን መረዳዳት እንችላለን " በማለት ያትታል። ባለፉት ጥቂት ዓመታት ይሔው ዓለም አቀፋዊ በዓል ታላቅ የሚባል እምርታ ላይ ደርሷል። ለአብነት በጥቅምት ወር 2017 #እኔም [#metoo] በማለት የሴቶችን ፆታዊ ጥቃትና ትንኮሳ ለመቃወምና ለማውገዝ ሚሊዮኖች በማህበራዊ መገናኛ ገፆች ድምፃቸውን አሰምተዋል። ይሔው #እኔም እንቅስቃሴ በ2018 አድጎ አለማቀፍዊ ቅርፅ በመያዝ እንደ ህንድ ፈረንሳይና ደቡብ ኮሪያ ያሉ ሀገራት ይህንንኑ ዘመቻ ለለውጥ ተቀላቅለዋል። በአሜሪካ በሚደረገው የኘሬዝዳንቱ ሥልጣን ዘመን አጋማሽ ምርጫ ላይ የሴቶች ቁጥር ብልጫ የታየበት ነው። በሰሜን አየርላንድም የፅንስ ማቋረጥ ኢህጋዊነት ሲሻር የሱዳን ሴቶች እንዴት መልበስና መንቀሳቀስ እንዳለባቸው የሚደነግገው ህግ ምሊቀየር ችሏል።
اليوم العالمي للمرأة - دياربكر - تركيا - 2016 منذ أكثر من قرن، والناس في كل أنحاء العالم يحتفلون بيومالثامن من مارس/آذار باعتباره يوما خاصا بالمرأة. نوضّح هنا قصة هذا اليوم. _____________________________________________ ما أصل هذا اليوم؟ انبثق اليوم العالمي للمرأة عن حراك عمالي، لكنه ما لبث أن ثم أصبح حدثا سنويا اعترفت به الأمم المتحدة. ففي عام 1908، خرجت 15,000 امرأة في مسيرة احتجاجية بشوارع مدينة نيويورك الأمريكية، للمطالبة بتقليل ساعات العمل وتحسين الأجور والحصول على حق التصويت في الانتخابات. مواضيع قد تهمك نهاية وفي العام التالي، أعلن الحزب الاشتراكي الأمريكي أول يوم وطني للمرأة. واقترحت امرأة تدعى كلارا زيتكن جعل هذا اليوم ليس مجرد يوم وطني بل عالمي، وعرضت فكرتها عام 1910 في مؤتمر دولي للمرأة العاملة عقد في مدينة كوبنهاغن الدنماركية. وكان في ذاك المؤتمر 100 امرأة قدمن من 17 دولة، وكلهن وافقن على الاقتراح بالإجماع. احتفل باليوم العالمي لأول مرة عام 1911، في كل من النمسا والدنمارك وألمانيا وسويسرا. وجاءت ذكراه المئوية عام 2011 - لذا فنحن نحتفل هذا العام باليوم العالمي للمرأة رقم 109. العنف الأسري: هل يمكن أن يحاكم آباء وأمهات "استهتروا بحياة بناتهم"؟ عندما خرجت شابات سعوديات عن نص "هاملت" كلارا زيتكن وأصبح الأمر رسميا عام 1975 عندما بدأت الأمم المتحدة بالاحتفال بهذا اليوم واختيار موضوع مختلف له لكل عام؛ وكان أول موضوع (عام 1976) يدور حول "الاحتفاء بالماضي، والتخطيط للمستقبل". وتركز احتفالية هذا العام على موضوع "العالم المتساوي هو عالم التمكين"، وهو دعوة للناس للعمل معا لخلق عالم متساوي جندريا. وأصبح اليوم العالمي للمرأة موعدا للاحتفال بإنجازات المرأة في المجتمع وفي مجالات السياسة والاقتصاد، في حين أن جذوره السياسية تقوم على فكرة الإضرابات والاحتجاجات المنظمة لنشر الوعي حول استمرارية عدم المساواة بين الرجال والنساء. _________________________________ في أي يوم يأتي يوم المرأة؟ يصادف يوم 8 آذار/مارس من كل عام، ولكن لم يكن ببال كلارا تخصيص يوم بعينه ليكون يوم المرأة العالمي. ولم يتم تحديد ذلك إلى أن جاء إضراب في زمن الحرب العالمية الأولى وكان ذلك عام 1917، وحينها طالبت نساء روسيات "بالخبز والسلام". وبعدها بفترة منحت الحكومة المؤقتة النساء حق التصويت. ______________________________ هل هناك يوم عالمي للرجل؟ نعم هناك بالفعل يوم للرجل ويصادف يوم 19 نوفمبر/تشرين الثاني، ولكنه لم يعتمد إلا في التسعينيات، كما أن الأمم المتحدة لا تعترف به. يحتفل به الناس في أكثر من 60 دولة، بما في ذلك المملكة المتحدة. وتتمثل أهداف اليوم في "تركيز الانتباه على صحة الرجال والأولاد، وتحسين العلاقات بين الجنسين، إلى جانب تعزيز المساواة بين الجنسين، وتسليط الضوء على رجال يعتبرون قدوة لغيرهم". كيف يحتفل العالم بيوم المرأة؟ اليوم العالمي للمرأة هو عيد وطني في كثير من الدول، بما في ذلك روسيا التي تتضاعف فيها مبيعات الزهور في الأيام الثلاثة أو الأربعة التي تسبق 8 آذار/مارس. وفي الصين، تحصل نساء كثر على إجازة لنصف يوم في 8 مارس/آذار، وفقا لتوجيه مجلس الدولة، رغم أن الكثير من أرباب العمل لا يعطون الموظفات هذه الإجازة. أما في إيطاليا، فيحتفل باليوم العالمي للمرأة، المعروف بـ (la festa della Donna)، بتبادل أزهار الميموزا. وأصل هذا التقليد غير معروف، ولكن يعتقد أنه بدأ في روما بعد الحرب العالمية الثانية. وفي الولايات المتحدة الأمريكية، يعتبر شهر مارس/آذار شهر تاريخ المرأة، ويصدر إعلان رئاسي كل عام يحتفي بإنجازات المرأة الأمريكية. _____________________________________ ما المقرر لهذا العام؟ اختارت حملة اليوم العالمي للمرأة لهذا العام شعار EachForEqual، المستمد من فكرة عمل الأفراد من أجل صالح الجماعة. وجاء في بيان الحملة: "نحن جميعا أجزاء من الكل. يمكن أن يكون لأعمالنا الفردية ومحادثاتنا وسلوكياتنا وعقلياتنا تأثير على مجتمعنا الأكبر. بشكل جماعي، يمكننا إحداث التغيير. بشكل جماعي، يمكننا أن نساعد على خلق عالم مساو بين الجنسين". ألكساندريا أوكاسيو-كورتيز أصغر امرأة تنتخب كعضوة في الكونغرس الأمريكي شهدت السنوات القليلة الماضية وصول الحركة النسائية إلى مستوى غير مسبوق؛ ففي أكتوبر/تشرين الأول من عام 2017، بدأ الملايين باستخدام هاشتاغ MeToo على وسائل التواصل الاجتماعي للتحدث علنا عن حالات اعتداء جنسي تعرضن لها، ولإدانة انتشار هذه الظاهرة على نطاق واسع. وفي عام 2018، وصلت MeToo إلى مستوى عالمي؛ إذ انضمت نساء من دول مثل الهند وفرنسا والصين وكوريا الجنوبية إلى مجموعة المطالبات بالتغيير. وفي الولايات المتحدة، انتخب عدد قياسي من النساء في الكونغرس. كما شهد العام الماضي تجريم الإجهاض في أيرلندا الشمالية، وإلغاء قانون كان يفرض قيودا على سلوك النساء وثيابهن في الأماكن العامة.
https://www.bbc.com/amharic/news-49481121
https://www.bbc.com/arabic/world-49476204
የከፍተኛው ፍርድ ቤት በውሳኔው እንዳሳወቀው "ድንግል" የሚለው ቃል "ያላገባች" በሚል ይተካል ብሏል። በቅፁ ላይ የሰፈረው ስለተጋቢዎች ከዚህ ቀደም መረጃ የሚጠይቀው የሞቱባቸውና የተፋቱ የሚለው ግን አይቀየርም። •በሠርግ ዕለት ማታ በጉጉት የሚጠበቀው 'የደም ሸማ' •እንግሊዛውያን የወሲብ ሕይወታቸው ''ደካማ ነው'' ተባለ የሴት መብት ተሟጋቾች "ድንግል" የሚለው ቃል የሚያዋርድ ነበር በማለትም በውሳኔው ጮቤ ረግጠዋል። ፍርድ ቤቱ በተጨማሪ ወንዶች ተጋቢዎችም የጋብቻ ሁኔታቸውን ሊያሳውቁ እንደሚገባ ውሳኔ አስተላልፏል። የእስልምና እምነት ተከታዮች ከፍተኛ ቁጥር ያላት ባንግላዴሽ የጋብቻ ህጓ በሴት መብት ተሟጋቾች ዘንድ ገዳቢና አግላይ እየተባለም ይተቻል። ከፍተኛ ቁጥር ያላቸው ልጃገረዶችም በቤተሰቦቻቸው ምክንያት ያለእድሜያቸው ይዳራሉ። ፍርድ ቤቱ ምን ወሰነ? ፍርድ ቤቱ "ኩማኒ" የሚለው የቤንጋሊ ቃል ከጋብቻ መመዝገቢያ ቅፅ መውጣት አለበት ሲል ወስኗል። ቃሉ ያላገባችን ሴት የሚገልፅ ከመሆኑ በተጨማሪ "ድንግል" የሚል ትርጓሜ አለው። በጎርጎሮሳውያኑ አቆጣጠር 2014 የህግ ባለሙያዎች ቡድን የጋብቻ መመዝገቢያ ቅፁ አሳፋሪና የሴቶችን መብት የጣሰ ነው በማለት መከራከሪያ አቅርቦ ነበር። እሁድ እለትም ፍርድ ቤቱ ቃሉን "ኦቢባሂታ" በሚል አሻሚ ትርጉም በሌለው ቃል እንዲተካ ወስኗል። •''አዝማሪዎቻችን የሙዚቃ ሳይንቲስቶች ናቸው" ውሳኔውም ከጥቂት ወራት በኋላ ተግባራዊ ይሆናል። በጉዳዩ ላይ ተሳታፊ የነበረችው የህግ ባለሙያ አይኑን ናሃር ሲዱቅዋ ውሳኔውን አድንቃ ይህ ውሳኔም በባንግላዴሽ ያለውን የሴቶች መብት እንደሚያሻሽል ተስፋ አድርጋለች። በአካባቢው ያለ የጋብቻ መመዝገቢያ ፅህፈት ቤት ሰራተኛ መሀመድ አሊ አክባር አዲሱ ቅፅ መቼ ተግባራዊ እንደሚሆን እንዲያሳውቋቸው ባለስልጣናቱን እየጠበቁ መሆናቸውን ገልፆ ከዚህ ቀደም ግን ወንዶች ስለ ጋብቻ ሁኔታቸው ምንም አይነት ጥያቄ ሳይመልሱ ሴቶች የሚገደዱበት አሰራር ለምን ተዘረጋ በሚል ብዙዎች ይጠይቁት እንደነበር ተናግሯል። "እንዲህ አይነት ጥያቄዎች በምጠየቅበት ወቅት ከኔ ኃላፊነት በላይ ነው እል ነበር፤ ከዚህ በኋላ ግን ያንን አልመልስም" ብሏል።
وأمرت المحكمة العليا بحذف كلمة "بكر" ووضع صفة "غير متزوجة" بدلا منها، مع الإبقاء على الحالتين الأخريين في العقد دون تغيير وهما "أرملة" و "مطلقة". ورحبت منظمات حقوق المرأة، التي قالت إن كلمة "بكر" مسيئة، بالحكم الصادر يوم الأحد. وفي واقعة منفصلة قالت المحكمة إن العريس يتعين عليه من الآن فصاعدا أن يعلن عن حالته الاجتماعية. وكانت منظمات حقوق المرأة قد انتقدت قوانين الزواج في بنغلاديش، ذات الأغلبية المسلمة، واعتبرتها تقييدية وتمييزية. وتُجبَر العديد من الفتيات في البلاد على زواج المصلحة في سن مبكرة للغاية. ماذا حكمت المحكمة؟ قالت المحكمة إنه يجب حذف كلمة "كوماري" البنغالية من عقود تسجيل الزواج. وتُستخدم الكلمة لوصف غير المتزوجات، لكن يمكن أن تعني أيضا "البكر". ونجح محامو المنظمات الحقوقية التي رفعت الدعوى القضائية في عام 2014 في إثبات أن عقود الزواج تسيء وتنتهك خصوصية المرأة. وقالت المحكمة يوم الأحد إن الكلمة البنغالية "أوبيباهيتا"، والتي تعني بشكل لا لبس فيه "امرأة غير متزوجة"، يجب أن تستخدم من الآن بدلا من كلمة "كوماري". وفي قرار منفصل طلبت المحكمة إعلان العريس حالته الاجتماعية إذا كان غير متزوج أو مطلق أو أرمل. ومن المتوقع أن تدخل التغييرات حيز التنفيذ في غضون بضعة أشهر عندما يُنشر رسميا حكم المحكمة الكامل. ماذا كان رد الفعل؟ نقلت أنباء عن المحامية في القضية، عينون نهار صديقي قولها "إنه حكم تاريخي." وأعربت عن أملها في أن يساعد الحكم في تعزيز حقوق المرأة في بنغلاديش. وفي ذات الوقت قال موظف محلي في دائرة تسجيل عقود زواج إنه وزملاءه ينتظرون أن تبلغهم السلطات رسميا بالتغييرات في العقود. وقال موظف آخر يعمل في تسجيل عقود الزواج، ويدعى محمد علي أكبر سركر، لوكالة رويترز للأنباء: "عقدت زيجات عديدة في مدينة دكا وكنت دائما أواجه سؤالا بشأن سبب تمتع الرجال بالحرية في عدم الكشف عن حالتهم، بينما المرأة لا تفعل ذلك، وكنت أخبرهم دائما أن هذا الأمر ليس في يدي". وأضاف: "أعتقد أن أحدا لن يسألني هذا السؤال بعد الآن".
https://www.bbc.com/amharic/news-55516805
https://www.bbc.com/arabic/world-55532165
ጁሊያን አሳንጅ የፍርድ ቤቱ ዳኛ አሳንጅ በጥብቅ ለምትፈልገው አሜሪካ ተላልፎ መሰጠቱን የከለከሉት በግለሰቡ የአእምሮ ጤና ላይ ባላቸው ስጋት የተነሳ መሆኑ ተገልጿል። የ49 ዓመቱ ጁሊያን አሳንጅ በወንጀለኝነት እየተፈለገ ለመሳደድ የበቃው ከአስር ዓመት በፊት በአስር ሺዎች የሚቆጠሩ የመንግሥታትን ጥብቅ የምስጢር ሰነዶች በድረ ገጹ ላይ በማተሙ ነው። አሜሪካ በአሳንጅ ላይ ባቀረበችው ክስ ግለሰቡ ይፋ ያደረጋቸው ምስጢራዊ ሰነዶች ሕግን የሚጣሱ እንዲሁም የሰዎችን ሕይወት ለአደጋ የሚያጋልጡ በመሆናቸው ነው ብላለች። የምስጢራዊ መረጃዎች አሹላኪ የሆነው 'ዊኪሊክስ' መስራች ጁሊያን አሳንጅ የቀረቡበትን ክሶች ፖለቲካዊ አላማ ያላቸው ናቸው በማለት ተላልፎ እንዳይሰጥ ተከራክሯል። አሳንጅ ተላልፎ እንዳይሰጥ የወሰኑት ዳኛ ቫኔሳ ባሬይስትር በውሳኔያቸው ላይ እንዳመለከቱት ግለሰቡ እራስን ለማጥፋት የማሰብና እራሱ ላይ ጉዳት ማድረስን የሚያመለክቱ ማስረጃዎችን ጠቅሰዋል። "አጠቃላይ ግምገማው የሚያመለክተው መደበትና አንዳንድ ጊዜም ተስፋ መቁረጥ የሚታይበት የወደፊት ሕይወቱ የሚያሰጋው ሰው ነው" ሲሉ ስላለበት ሁኔታ ተናግረዋል። የአሜሪካ ባለስልጣናት ግን ውድቅ የተደረገባቸው ውሳኔን ለማስቀልበስ ይግባኝ እንደሚጠይቁ ገልጸዋል። ጁሊያን አሳንጅ በአሜሪካ ፍርድ ቤት ቀርቦ ጥፋተኛ ከተባለ አስከ 175 ዓመት የሚደርስ የእስር ቅጣት ሊበየንበት እንደሚችል ጠበቆቹ የተናገሩ ቢሆንም የአሜሪካ መንግሥት ግን ቅጣቱ ከአራት አስከ ስድስት ዓመት እንደሚሆን አመልክቷል። አሳንጅ በዊኪሊክስ ድረ ገጽ ላይ የታተሙ ከአፍጋኒስታንና ከኢራቅ ጦርነቶች ጋር የተያያዙ ምስጢራዊ መረጃዎችን ወታደራዊ የመረጃ ቋት ሰብሮ በመግባት ለመውሰድ ከማሴር ጋር በተያያዘ በአሜሪካ መንግሥት በርካታ ክሶች ቀርበውበታል። አሳንጅ እንደሚለው ይፋ የወጡት መረጃዎች በአሜሪካ ሠራዊት የተፈጸሙ ግፎችን የሚያጋልጡ ናቸው በማለት ይከራከራል። ነገር ግን የአሜሪካ ዐቃቤ ሕግ ይፋ የወጡት ምስጢራዊ ሰነዶች የሰዎችን ሕይወት አደጋ ላይ የሚጥሉ በመሆናቸው በአሁኑ ጊዜ ዩናይትድ ኪንግደም ውስጥ ቤልማርሽ በሚባል እስር ቤት የሚገኘው አሳንጅ ተላልፎ እንዲሰጣት ትፈልጋለች። አሳንጅ ለእስር የተዳረገው በዋስት ከእስር ውጪ እንዲቆይ የተሰጠውን ዕድል በመተላለፍ ለንደን ውስጥ በሚገኘው ኢኳዶር ኤምባሲ ውስጥ ተደብቆ በመቆየቱ ነው። አሳንጅ ከ2012 (እአአ) አንስቶ ወደ ኤምባሲው በመግባት ጥገኝነት ጠይቆ ለሰባት ዓመታት የቆ ሲሆን፤ ከኤምባሲው በ2019 ሲወጣ ነው በፖሊስ የተያዘው። ወደ ኢኳዶር ኤምባሲ ገብቶ ከለላ በጠየቀበት ጊዜ ወሲባዊ ጥቃት ፈጽሟል በሚል ክስ ስዊዲን ግለሰቡ ተላልፎ እንዲሰጣት ጠይቃ ነበር። አሳንጅ ክሱን ያስተባበለ ሲሆን በኋላ ላይ ደግሞ ክሱ ውድቅ ተደርጓል።
أسانج قبض عليه بعد تخلي أكوادور عن حمايته في سفارتها ورفض القاضي طلب الترحيل بسبب تأثير ذلك على صحته النفسية، ومخاوف من انتحاره في الولايات المتحدة. وطلبت واشنطن ترحيله لمواجهة تهم نشر آلاف الوثائق السرية في عامي 2010 و2011. وتدعي أمريكا أن التسريبات خالفت القانون وشكلت تهديدا لحياة الناس. ويرفض أسانج ترحيله ويقول إن المحاكمة لها دوافع سياسية. وأمام السلطات الأمريكية 14 يوما للطعن في الحكم ويتوقع أن تفعل ذلك. وهذا يعني عدم الإفراج عن أسانج من سجن بيلمارش في لندن. مواضيع قد تهمك نهاية وقالت القاضية، فانيسا باريتسر، إن الادعاء الأمريكي قدم أسباب طلب ترحيل أسانج للمحاكمة، ولكن الولايات المتحدة غير قادرة على منعه من محاولة الانتحار. وعرضت أدلة على إيذائه لنفسه، وتفكيره في الانتحار، قائلة إن "الصورة العامة عنه أنه إنسان يعاني من الاكتئاب واليأس أحيانا، والخوف من المستقبل". وأضافت: "في ظروف السجن شبه الانفرادي، دون عوامل الحماية وتخفيف المخاطر المتوفرة في سجن بيلمارش أنا متيقنة من أن الولايات المتحدة غير قادرة على منع أسانج من محاولة الانتحار، ولهذا قررت أن الترحيل سيكون قمعا نفسيا وأمرت بالإفراج عنه". خطيبة أسانج ستيلا موريس، قالت إن "انتصار اليوم هو خطوة أولى نحو العدالة". وكان أسانج في قفص الاتهام يرتدي بدلة زرقاء ويضع كمامة خضراء، وأغمض عينيه عندما كانت القاضية تتلو منطوق الحكم. أما خطيبته، ستيلا موريس، التي لها ولدان منه فأجهشت بالبكاء، وكان إلى جانبها رئيس تحرير ويكيليكس، كريستيان رافونسون. أنصار أسانج تجمعوا أمام المحكمة وقال المحامون إن أسانج يواجه، إذا أدين في الولايات المتحدة، عقوبة بالسجن تصل إلى 175 سنة. ولكن السلطات الأمريكية تقول إن هذه العقوبة تترواح ما بين 4 و6 سنوات من السجن. ويواجه أسانج 18 تهمة من بينها التآمر لقرصنة قاعدة بيانات عسكرية أمريكية، بهدف الحصول على معلومات سرية حساسة، متعلقة بالحرب في العراق وأفغانستان، ونشرها لاحقا على موقع ويكيليكس. ويقول إن هذه المعلومات تكشف تعسف القوات الأمريكية. ولكن الادعاء الأمريكي يقول إن تلك المعلومات السرية عرضت حياة الناس للخطر، ولذلك طلب ترحيله من بريطانيا، لمحاكمته في الولايات المتحدة.
https://www.bbc.com/amharic/news-51440268
https://www.bbc.com/arabic/art-and-culture-51439969
በእንግሊዝኛ ቋንቋ ያልተሰራ ፊልም በዚህ ዘርፍ ሲያሸንፍ የመጀመሪያው ሲሆን ታሪካዊም ነው ተብሏል። ሬኔ ዜልዌገር 'ጁዲ' በሚለው ፊልም የጁዲ ጋርላንድን ገፀ ባሕርይ ወክላ በመጫወት በሴት ተዋንያን ዘንድ የምርጥ ተዋናይነትን ዘርፍ ያሸነፈች ሲሆን፤ ጆዋኩን ፊኒክስ 'ጆከር' በሚለው ፊልሙ በወንዶች ምርጥ ተዋናይ ዘርፍ ሽልማቱን ወስዷል። • የሆሊውዱ ሃኪም ገብረወልድን ያውቁታል? • ኢትዮጵያውያን 'የሌሉበት' ስለ ኢትዮጵያ የሚዘክረው ሬድ ሲ ዳይቪንግ ሪዞርት ፊልም ብራድ ፒት 'ዋንስ አፕ ኦን ኤ ታይም ኢን ሆሊውድ' ላውራ ደርን ደግሞ 'ሜሪጅ ስቶሪ' በሚለው ፊልማቸው በረዳት ተዋናይነት ዘርፍ አሸንፈዋል። ፓራሳይት በአጠቃላይ አራት ሽልማቶችን ያሸነፈ ሲሆን፤ የሰር ሳም ሜንዴዝ ፊልም '1917' ሶስት ሽልማቶችን ወስዷል። ምንም እንኳን በአንደኛው የዓለም ጦርነት ላይ የሚያጠነጥነው '1917' በምርጥ ፊልም ዘርፍ ቢታጭም፤ ሽልማቶቹ በሙሉ በቴክኒክ ዘርፍ ናቸው። የፓራሳይት ዳይሬክተር ቦንግ ጁን ሆ ቢት በምርጥ ዳይሬክተርነትም ሰር ሳምን አሸንፎ ሽልማቱን ወስዷል። ከዚህም በተጨማሪ ፊልሙ በምርጥ ፅሁፍ ዘርፍም ሽልማቱ ሊያሸንፍ ችሏል። የፊልሙ ታሪክ የሚያጠነጥነው ሁለት ከተለያየ መደብ የመጡ ቤተሰቦችን ህይወት ሲሆን፤ በምፀት መልኩም ያስቃኛል። አንደኛው ቤተሰብ ቁምጥምጥ ያለ ደሃ ሲሆን ሌላኛው ደግሞ የናጠጠ ሃብታም ነው። • እግራቸው አሜሪካ ልባቸው አፍሪካ ያለ የሆሊውድ ተዋንያን • ዶናልድ ትራምፕን ከዝነኛው ፊልም ማን ቆርጦ ጣላቸው? ኦስካር ከተመሰረተበት ጊዜ ጀምሮ 92 አመታት ቢያስቆጥርም በእንግሊዝኛ ቋንቋ ያልተሰራ ፊልም ሲያሸንፍ የመጀመሪያው ነው፤ ይህም ሁኔታ ብዙዎችን አስደምሟል። የፊልሙ ፕሮዲውሰር ክዋክ ሲን አኤ ሽልማቶቹን ከተቀበለ በኋላ "ቃላት የለኝም። በጭራሽ ይህ ይፈጠራል ብለን አላሰብንም። ይህ ለኛ ታሪካዊ ቀን ነው" ብሏል። በፊልም ታሪኩ ለመጀመሪያ ጊዜ የኦስካር ሽልማት የተቀበለው ብራድ ፒት በስነስርአቱ ወቅት ባደረገው ንግግር ዶናልድ ትራምፕን እንዲሁም ሪፐብሊካን ፓርቲን ወርፏቸዋል።
فيلم "طفيلي" للمخرج الكوري الجنوبي يونغ جون ـ أصبح أول فيلم ناطق بلغة أجنبية يفوز بجائزة أفضل فيلم وأعلنت جوائز أكاديمية فنون وعلوم السينما الأمريكية (الأوسكار) في النسخة الثانية والتسعين من الحدث السينمائي الأبرز الذي يشكل ذروة موسم المكافآت في هوليوود. وفاز الفيلم الكوري الجنوبي أيضا بجائزة أفضل فيلم دولي وهي التسمية الجديدة لفئة "أفضل فيلم أجنبي". وسبق للفيلم أن فاز، العام الماضي، بالسعفة الذهبية لمهرجان كان، فضلا عن مجموعة من الجوائز هذا الموسم من بينها غولدن غلوب، وبافتا. وحصد الممثل يواكين فينيكس جائزة "أفضل ممثل" عن فيلم "الجوكر"، متفوقا على ليوناردو دي كابريو، وأنطونيو بانديراس، وآدم درايفر وجوناثان برايس. مواضيع قد تهمك نهاية وفازت النجمة، رينيه زيلويغر، بجائزة "أفضل ممثلة" عن دورها في فيلم "جودي"، متغلبة على سينثيا إيريفو "هارييت" وسكارليت جوهانسون "ماريدج ستوري" وسارشه رونان "ليتل وومن" وشارليز ثيرون "بومبشل". فازت الممثلة رينيه زيلويجر بجائزة أفضل ممثلة عن دورها في فيلم "جودي" وفاز الممثل الأمريكي براد بيت بجائزة أوسكار أفضل ممثل في دور ثانوي عن دوره في فيلم "وانس ابون ايه تايم إن هوليوود" من إخراج كوينتن تارانتينو. وهو أول أوسكار في فئة تمثيلية يفوز به براد بيت، البالغ من العمر 56 عاما، والذي سبق له أن رشح ثلاث مرات. فاز الممثل الأميركي براد بيت بجائزة أوسكار أفضل ممثل في دور ثانوي عن دوره في فيلم "وانس ابون ايه تايم..إن هوليوود" من إخراج كوينتن تارانتينو. وفازت الممثلة الأميركية لورا ديرن بجائزة أوسكار أفضل ممثلة في دور ثانوي عن دورها في فيلم "ماريدج ستوري". وفازت ديرن، هذا العام، بعدة جوائز عن هذا الدور من بينها جائزة غولدن غلوب وجائزة جمعية الممثلين الأميركيين والبافتا البريطانية. فازت ديرن هذا العام بعدة جوائز عن دورها في "ماريدج ستوري" من بينها جائزة غولدن غلوب وجائزة جمعية الممثلين الأميركيين والبافتا البريطانية. وقد تفوقت ديرن عشية عيد ميلادها الثالث والخمسين على مارغو روبي عن دورها في (بومبشل)، وسكارليت جوهانسون في (جوجو رابيت)، وفلورانس بيو (ليتل وومن) وكاثي بايتس في (ريتشارد جويل). وفازت جاكلين دوران بجائزة الأوسكار لأفضل تصميم أزياء لـ "نساء صغيرات". مارجوت روبي وسويرس رونان وغريتا جيرفيج لفتت النجمة الامريكية سكارليت جوهانسون التي كانت تنافس على جائزة افضل ممثلة عن فيلم Marriage story على السجادة الحمراء وفازت سلسلة أفلام التحريك "توي ستوري 4" بأوسكار ثالث منذ انطلاقها قبل 25 عاما. والفيلم هو الجزء الرابع والأخير الذي أطلقته ستوديوهات "بيكسار" في 1995 عندما كانت شركة صغيرة غير معروفة وتطورت فيما بعد بشكل مذهل بفضل التكنولوجيا. منتجو "قصة لعبة" والنجم توم هانكس النجمة البريطانية أوليفيا كولمان، الحاصلة على أوسكار أفضل ممثلة، العام الماضي واختارت ناتالي بورتمان أن تدعم النساء من زملائها اللواتي لم يحظين باهتمام نظرا لعدم ترشيحهن في الجوائز، وقررت هي أن تسلط عليهن الأضواء بطريقتها. وارتدت بورتمان فستانا أسود طويلا، مزينا باللون الذهبي، زينته نقوش، بأسماء فنانات ومخرجات عملن على أفلام تراها رائعة، ولم يترشحن لجوائز الأوسكار هذا العام. تم تزيين فستان ناتالي بورتمان بأسماء بعض المخرجات اللواتي لم يرشحن لجوائز رغم استحقاقهن في رأيها ارتدت ناتالي بورتمان فستانا أسود زين بأسماء بعض المخرجات اللائي تقول إنه كان يجب أن يرشحن لجوائز هذا العام. وكان فيلم المخرجة السورية وعد الخطيب "من أجل سما" ضمن الأفلام المرشحة لجائزة أفضل فيلم تسجيلي، لكن فيلم "مصنع أمريكي" (أمريكان فاكتوري) اقتنص الجائزة. مخرجة الفيلم السوري "من أجل سما" وعد الخطيب، وزوجها وابنتها "سما" على السجادة الحمراء و"مصنع أمريكي" هو أول إنتاج لشركة "هاير جراوند" التي أسسها الرئيس الأمريكي السابق باراك أوباما وزوجته ميشيل عام 2018، وهو من إخراج جوليا رايشرت وستيفن بوجنار. وحضر لفيف من نجوم السينما العالمية وهوليوود حفل إعلان الجوائز الذي ينتظره العالم للاحتفاء بالنجوم والأعمال السينمائية الفائزة، ومتابعة أزياء النجوم وإطلالاتهم على السجادة الحمراء. يهتم الكثيرون بمتابعة أزياء النجوم وإطلالاتهم على السجادة الحمراء بقدر الاهتمام بمتابعة الجوائز.
https://www.bbc.com/amharic/news-52437692
https://www.bbc.com/arabic/world-52436758
የሰውየው ንግግር ብዙም ያልተጠበቀ አልነበረም። ህንድና አሜሪካ ለ30 ዓመታት ያክል መድኃኒትና ክትባት በጋራ ሲያመርቱ ከርመዋል። የወባ መድኃኒት፣ ታይፎይድ ክኒን፣ ኢንፍኡዌንዛና የቲቢ በሽታን የሚያክሙ መድኃኒቶችን በጋር አምርተዋል። የወባ ክትባት ለማዘጋጀትም በጋራ እየሠሩ ነው። ህንድ መድኃኒትና ክትባት በማምረት በዓለማችን ቁንጮ ከሚባሉ አገራት መካከል ናት። የፖሊዮ፣ የማጅራት ገትር፣ የሳንባ ምች፣ የኩፍኝን ጨምሮ የሌሎችም በሽታዎች ክትባቶችን የሚያመርቱ ድርጅቶችም አሏት። የኮሮናቫይረስ ክትባትን ለማግኘት ደፋ ቀና ከሚሉ ድርጅቶች መካከል ስድስቱ ህንድ ነው የሚገኙት። ከእነዚህም አንዱ ሴረም የተባለው ድርጅት ነው። ይህ ድርጅት ክትባት አምርቶ በመሸጥ በዓለም የሚስተካከለው የለም። ይህ በሥራው ላእ ከ50 ዓመት በላይ የቆየ ድርጅት በዓመት 1.5 ቢሊዮን መድኃኒቶችና ክትባቶች ያመርታል። ፋብሪካው ህንድ ውስጥ ሁለት ትላልቅ ፋብሪካዎች አሉት። ኔዘርላንድስና ቼክ ሪፐብሊክም ውስጥ ማምረቻዎች ገንብቷል። ድርጅቱ 7 ሺህ ያህል ሠራተኞች እንዳሉት ይነገራል። ኩባንያው 20 የክትባት ዓይነቶችን ለ165 አገራት ያቀርባል። 80 በመቶ ምርቶቹ በጣም ተመጣጣኝ በሚባል ዋጋ የሚቀርቡ ናቸው። ድርጅቱ አሁን ኮዳጄኒክስ ከሚባል የአሜሪካ ባዮቴክ ኩባንያ ጋር 'ላይቭ አቴንዌትድ' የተሰኘ ክትባት ለማምረት እየጣረ ይገኛል። ክትባቱ የቫይረሱን ጎጂ ባሕሪ መቀነስ ወይም ማስወገድ ነው ሥራው። ''በወርሃ ሚያዚያ መጨረሻ ክትባቱን እንስሳት ላይ ለመሞከር ነው ዕቅዳችን'' ይላሉ የሴረም የህንድ ኃላፊ አዳር ፑናዋላ። ድርጅቱ ከዚህም አልፎ የኦክስፎርድ ዩኒቨርሲቲ እየሠራው ያለውን ክትባት በገፍ ለማምረት እየተዘጋጀ ነው። ባለፈው ሐሙስ የኦክስፎርድ ተመራማሪዎች ክትባቱን ሰው ላይ መሞከር ጀምረዋል። ሁሉም ነገር እንደውጥናቸው ከሄድ የሳይንቲስቶቹ ዕቅድ መስከረም ላይ አንድ ሚሊዮን ክትባቶች ማምረት ነው። የኦክስፎርድ ዩኒቨርሰቲው ፕሮፌሰር አድሪያን ሂል ''በመቶ ሚሊዮን የሚቆጠሩ ክትባቶች እንደሚያስፈልጉን እርግጥ ነው። በያዝነው ዓመት መጨረሻ [2020] ይህንን ወረርሽኝ ማስወገድ ነው ዋናው ዓላማው፤ ከዚያም በነፃነት መንቀሳቀስ ነው'' ይላሉ። የሕንዱ ኩባንያው ሴረም እስከ 500 ሚሊዮን ክትባቶች የማምረት አቅም አለው። ሌላኛው የህንድ ኩባንያ ባሃራት ባዮቴክ የአሜሪካው ዊስኮንሲን ዪነቨርሲቲ የሚሠራውን ክትባት 300 ሚሊዮን አምርቶ ለመላው ዓለም ለማከፋፈል ተዋውሏል። የዓለም ጤና ድርጅት ለህንድ መድኃኒት ተቋማት ያለውን አድናቆት ለመግለፅ ቃላት የሚያጥረው ይመስላል። መድኃኒት በጥራትና በብዛት ማምረት ከመቻላቸው በላይ ይህንን ወረርሽኝ በማጥፋት ለዓለም በጎ መዋል ይፈልጋሉ ሲል ይገልፃቸዋል። የጤና ባለሙያዎች ግን እንዲህ ይላሉ - ክትባት እንዲሁ በቀላሉ አይሠራምና በሁለት በሦስት ወራት ገበያ ላይ ይገኛል ብላችሁ እንዳትጠብቁ። በዓለም በኮቪድ-19 የተያዙ ሰዎች ቁጥር ወደ 3 ሚሊዮን እየተጠጋ ነው። የሟቾች ቁጥር ደግሞ ከ200 ሺህ በላይ ሆኗል። አስተማማኝነቱ የተረጋገጠ ክትባት አግኝቶ በብዛት ማምረትና ማከፋፈል ቢያንስ አንድ ዓመት ሊወስድ ይችላል። ቢሆንም ክትባት ማግኘታችን አይቀሬ ይመስላል።
تعمل ست شركات هندية على تطوير لقاحات ضد فيروس كورونا ويدير البلدان برنامجا مشتركا لتطوير اللقاحات، منذ أكثر من ثلاثة عقود. فقد عملا معا على وقف حمى الضنك والأمراض المعوية، والأنفلونزا والسل ضمن ذلك البرنامج. ومن المقرر إجراء تجارب على لقاح لحمى الضنك في المستقبل القريب. وتعد الهند من أكبر مصنعي الأدوية الواسعة الانتشار واللقاحات في العالم، فهي موطن لنحو ستة من كبريات الشركات المصنعة للقاحات، ومجموعة من الشركات الأصغر التي تصنع جرعات ضد شلل الأطفال، الالتهاب السحايا، الالتهاب الرئوي، الحصبة، النكاف، الحصبة الألمانية، وغيرها من الأمراض الأخرى. وتقوم الآن ست شركات هندية بتطوير لقاحات، ضد الفيروس الذي يسبب مرض كوفيد 19. مواضيع قد تهمك نهاية إحدى هذه الشركات هي معهد الأمصال الهندي، وهو أكبر منتج لقاحات في العالم، من حيث عدد الجرعات التي يتم إنتاجها وبيعها على مستوى العالم. وتصنع الشركة، التي تبلغ من العمر 53 عاما، نحو 1.5 مليار جرعة كل عام، بشكل رئيسي من منشأتيها الواقعتين في مدينة بوني غربي البلاد. ولدى الشركة مصنعان صغيران آخران في هولندا وجمهورية التشيك، ويعمل في مصانع الشركة نحو سبعة آلاف شخص. وتوفر الشركة نحو 20 نوعا من اللقاحات لـ 165 دولة. يتم تصدير حوالي 80 في المئة من اللقاحات، وبمتوسط سعر نصف دولار للجرعة وتعد الأرخص في العالم. وتتعاون الشركة حاليا مع شركة "كودا جينيكس" الأمريكية التي تعمل مجال التقنية الحيوية، لتطوير لقاح "حي موهن"، من بين أكثر من 80 لقاحا قيد التطوير في جميع أنحاء العالم. يعد معهد الأمصال الهندي في مدينة بوني أكبر صانع لقاحات في العالم يتم تطوير هذا اللقاح عن طريق الحد من ضراوة - أو إزالة الخصائص الضارة - للفيروس مع إبقائه على قيد الحياة. ولا يتسبب الفيروس حينها في أي مرض، أو ربما قد يسبب مرضا طفيفا للغاية، لأنه جرى إضعافه في ظروف المختبر. وقال "أدار بوناوالا" الرئيس التنفيذي لمعهد الأمصال الهندي، في تصريحات لبي بي سي عبر الهاتف: "نخطط لمجموعة من التجارب لهذا اللقاح على الحيوانات في أبريل/ نيسان. وبحلول سبتمبر/ أيلول، يجب أن نتمكن من بدء التجارب البشرية". كما تشارك الشركة في إنتاج لقاح، يتم تطويره في جامعة أوكسفورد وبدعم من حكومة بريطانيا. ويشكل فيروس الشمبانزي المعدل وراثيا أساس اللقاح الجديد. لقد بدأت التجارب السريرية على البشر في أوكسفورد، الخميس الماضي. وإذا سارت الأمور على ما يرام، يأمل العلماء في توفير مليون جرعة منه على الأقل بحلول سبتمبر/ أيلول. وقال البروفيسور أدريان هيل، مدير معهد جينر لأبحاث اللقاحات في أوكسفورد، في تصريحات إلى جيمس غالاغر مراسل بي بي سي لشؤون الصحة والعلوم: "من الواضح تماما أن العالم سيحتاج إلى مئات ملايين الجرعات، ومن الأفضل بحلول نهاية هذا العام إنهاء هذا الوباء، لنخرج من حالة الإغلاق". وهذه هي النقطة، التي يتفوق فيها صانعو اللقاحات الهنود على منافسيهم. فمعهد الأمصال الهندي وحده لديه طاقة إنتاج قصوى إضافية، تتراوح ما بين 400 إلى 500 مليون جرعة. ويقول السيد بوناوالا: "لدينا طاقة إنتاج هائلة لأننا استثمرنا فيها" وهناك شركات أخرى تعمل في هذا الميدان. فقد أعلنت شركة "بهارات بيوتك"، ومقرها مدينة حيدر آباد، عن عقد شراكة مع جامعة ويسكونسن ماديسون وشركة "فلوجن"، ومقرها الولايات المتحدة، لإنتاج ما يقرب من 300 مليون جرعة من لقاح للتوزيع العالمي. كما تعمل شركة "زيدوس كاديلا" على لقاحين، بينما تقوم شركة "بيولوجيكال إي" وشركتان أخريان بتطوير لقاح لكل منهما. وهناك أربعة أو خمسة لقاحات أخرى، محلية الصنع، في مراحل مبكرة من التطوير. وقالت سمية سواميناثان، كبيرة العلماء في منظمة الصحة العالمية، لبي بي سي: "يعود الفضل في ذلك إلى رجال الأعمال وشركات الأدوية، الذين استثمروا في التصنيع عالي الجودة، وفي العمليات التي جعلت من الممكن الإنتاج بكميات هائلة. كان أصحاب هذه الشركات يهدفون أيضا لخدمة العالم، فضلا عن إدارة نشاط تجاري ناجح، وهذا النموذج يحقق المنفعة لجميع الأطراف". وينبه الخبراء إلى أن الناس لا يجب أن يتوقعوا، توفر لقاح في السوق في وقت قريب. يتوقف خروج العالم من حالة الإغلاق على توفر لقاح فعال ويقول ديفيد نابارو، أستاذ الصحة العالمية في إمبريال كوليدج في لندن، إن البشر سيضطرون إلى العيش مع تهديد فيروس كورونا" في المستقبل المنظور"، لأنه لا يوجد ضمان لتطوير لقاح ناجع. ويحذر تيم لاهي، باحث لقاحات بالمركز الطبي في جامعة فيرمونت الأمريكية، من أنه هناك "سبب وجيه للقلق، من أن لقاح فيروس كورونا سيحدث استجابات مناعية ضارة أيضا". لقد تجاوزت حصيلة الإصابات بمرض كوفيد 19، الذي يسببه الفيروس، 2.9 مليون حالة حول العالم، فضلا عن أكثر من 206 آلاف حالة وفاة، وذلك وفقا لبيانات جامعة جونز هوبكنز حتى كتابة هذا التقرير. إن تطوير لقاح آمن وإنتاجه بكميات هائلة، سيكون تحديا يستغرق وقتا طويلا، حيث يجب اختبار كل دفعة كيميائيا وبيولوجيا، قبل طرحها في السوق. ويقول بوناوالا: "لكننا نأمل، ونأمل بشدة ، في الحصول على لقاح آمن وفعال في غضون عامين أو أقل".
https://www.bbc.com/amharic/55706104
https://www.bbc.com/arabic/world-55707271
የ36 ዓመቱ ግለሰብ አውሮፕላን ማረፊያ ውስጥ ለሦስት ወራት ሲደበቅ ማንም አላስተዋለውም ነበር። ነገር ግን ቅዳሜ እለት አንድ የአውሮፕላን ማረፊያው ሠራተኛ የጉዞ ሰነድ እንዲያሳይ ጠይቆት ተጋልጧል። በቁጥጥር ስርም ውሏል። ግለሰቡ ማንነቱን የሚያሳይ ሰነድ እንዲያሳይ ሲጠየቅ ያቀረበው አውሮፕላን ማረፊያ ውስጥ የሚሠራ ግለሰብን መታወቂያ ነበር። ይህ ሠራተኛ ጥቅምት ላይ መታወቂያው እንደጠፋ አመልክቶ ነበር። ፖሊስ እንዳለው አዲታ ጥቅምት 19 ከሎስ አንጀለስ፤ ቺካጎ ከገባ በኋላ ከአውሮፕላን ማረፊያው አልወጣም። የአውሮፕላን ማረፊያው ሠራተኛን መታወቂያ አግኝቶ እንደወሰደ ተናግሯል። ኮሮናቫይረስ ሊይዘኝ ይችላል ብሎ ፈርቶ ወደ ቤቱ እንዳልተጓዘም ተገልጿል። ቺካጎ ትሪቢውን የዓቃቤ ሕግ አባል ካትሊን ሀግርቲን ጠቅሶ እንደዘገበው፤ ግለሰቡ ከተጓጓዦች እርዳታ እየጠየቀ 3 ወር ኖሯል። ጉዳዩን የተመለከቱት ዳኛ ሱዛና ኦርቴዝ መገረማቸውን ገልጸው "የአውሮፕላን ማረፊያው ሠራተኛ ያልሆነ ግለሰብ ከጥቅምት 19 እስከ ጥር 16 ድረስ ማንም ሳይደርስበት አውሮፕላን ማረፊያ ውስጥ ኖረ ማለት ነው?" ሲሉ ዐቃቤ ሕግን ጠይቀዋል። ግለሰቡ የሎስ አንጀለስ ነዋሪ ነው። ከዚህ ቀደም ምንም ወንጀል እንዳልሠራ ተገልጿል። ለምን ወደ ቺካጎ እንዳቀና ግን ግልጽ አይደለም። ከውሮፕላን ማረፊያ ሠራተኞች ውጪ ክልክል በሆነ ቦታ በመገኘትና በአነስተኛ ስርቆት ክስ ተመስርቶበታል። በ1,000 ዶላር ዋስ ከእስር እንደሚለቀቅና ከዚህ በኋላ ወደ አውሮፕላን ማረፊያው መግባት እንደማይችል ተዘግቧል። ዳኛዋ፤ ተጓጓዦች ደህንነት እንዲሰማቸው የአውሮፕላን ማረፊያዎች ጥበቃ አስተማማኝ መሆን አንዳለበት ተናግረዋል። "ግለሰቡ የፈጸመው ተግባር ለማኅበረሰቡ አደገኛ ያደርገዋል" ሲሉም ተደምጠዋል። የቺካጎን አውሮፕላን ማረፊያዎች የሚቆጣጠረው አቪየሽን ክፍል "ጉዳዩን እየመረመርን ቢሆንም ግለሰቡ በተጓዦችም ይሁን በአውሮፕላን ማረፊያው ላይ የጸጥታ ችግር እንዳልፈጠረ አረጋግጠናል" ሲል መግለጫ አውጥቷል።
اعتكف الرجل في مكان منزو في المطار لثلاثة شهور واعتقل أديتيا سينغ البالغ من العمر 36 عاما السبت بعد أن طلب منه موظفو المطار أوراقه الثبوتية، فأشار إلى شارة اتضح أنها تخص أحد موظفي المطار كان قد أبلغ عن فقدانها. وقالت الشرطة إن سينغ كان قد وصل على متن رحلة من لوس أنغليس في 19 أكتوبر/تشرين أول. وأفادت تقارير بأنه عثر على شارة تخص أحد موظفي المطار وكان خائفا من التوجه إلى منزله بسبب كورونا، وفقا لمساعدة المدعي العام في الولاية كاثلين هيغرتي. وقد تمكن سينغ من الاعتماد على تبرعات غذائية من المسافرين، كما قالت هيغرتي للقاضي، حسب صحيفة شيكاغو تريبيون. مواضيع قد تهمك نهاية وعبرت القاضية سوزانا أورتيز عن دهشتها من تفاصيل الحالة. وتساءلت "حسب ما فهمت فإن رجلا بلا تصريح، شخص عادي وليس موظفا، تمكن من البقاء في مطار أوهير من 19 أكتوبر/تشرين أول حتى 16 يناير/كانون ثاني دون أن يكتشف وجوده أحد". ويعيش سينغ في إحدى ضواحي لوس أنجليس وليس له سجل جنائي، ولم يتضح سبب وجوده في شيكاغو. وقد وجهت له تهمة الوجود في مكان غير مرخص له بالوجود فيه والسرقة، وفرضت عليه غرامة قدرها ألف دولار. وقالت القاضية أورتيز " تجد المحكمة الحقائق والظروف المرتبطة بالحالة صادمة إلى درجة كبيرة". وأضافت "بناء على الحاجة لجعل المطارات آمنة حتى يشعر المسافرون بالأمان فإنني أرى سلوك المتهم خطرا على المجتمع". وقالت دائرة الطيران في شيكاغو التي تشرف على مطارات المدينة في بيان " بينما يبقى هذا الحادث رهن التحقيق، تمكنا من التأكد أن هذا الرجل لم يشكلِ أي خطر على أمن المطار أو على سلامة المسافرين".
https://www.bbc.com/amharic/news-52980990
https://www.bbc.com/arabic/world-53042039
በከተማዋ የሚገኙ አምስት ሆስፒታሎች አካባቢ ከነሐሴ እስከ ታኅሳስ ወር ድረስ ባሉት ጊዜያት በትራፊክ ተጨናንቀው መታየታቸውን የሳተላይት ምስል መረጃዎች ማመልከታቸውን ያስታወቁት የሃርቫርድ ተመራማሪዎች ናቸው። በጊዜው የታየው የትራፊክ ፍሰትም፤ ስለሳልና ተቅማጥ ምልክት ምንነት የተመለከቱ መረጃዎች ለማግኘት ወደ ድረ ገጾች ጎራ የሚሉ ከፍተኛ ተጠቃሚዎች ቁጥር ጋር መገጣጠሙንም ጥናቱ ያስረዳል። ቻይና ጥናቱ በተሳሳተ መረጃ ላይ የተመሰረተ እና እርባና ቢስ ነው ስትል አጣጥለዋለች። ቫይረሱ ለመጀመሪያ ጊዜ በቻይና የታየው በህዳር ወር እንደሆነ ይታመናል። ባለሥልጣናትም ባልታወቀ ምክንያት በሳንባ ምች በሽታ የተያዙ ሰዎች እንዳሉ ለዓለም ጤና ድርጅት ያስታወቁት ግን ታኅሳስ ወር መጨረሻ ላይ ነበር። የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ መከሰቱ ከተገለጸበት ጊዜ አስቀድሞም በተወሰነ ደረጃ ማኅበራዊ መረበሾች እንደነበሩም የጥናቱ መሪ ዶ/ር ጆን ብሮውንስቴን ለኤቢሲ ኒውስ ተናግረዋል። በእርግጥ ጥናቱ በዘርፉ ባለሙያዎች አልተገመገመም። ጥናቱ ያሳየው ምንድን ነው? አጥኚዎቹ ከአምስት የዉሃን ሆስፒታሎች እንቅስቃሴን የሚያሳዩ የንግድ ሳተላይት የምስል መረጃን የመረመሩ ሲሆን መረጃውን ከዚህ ቀደም ከነበረው ተመሳሳይ ጊዜ ጋር አነጻጽረውታል። በዚህም በጎርጎሮሳዊያኑ ህዳር 2018 ቲያንዮ በተባለ በዉሃን በሚገኝ ትልቅ ሆስፒታል 171 መኪናዎች ቆመው የተመለከቱ ሲሆን፤ በ2019 በተመሳሳይ ጊዜና ቦታ 285 መኪናዎች ቆመው እንደነበር የሳተላይት ምስሉ አሳይቷል ተብሏል። ይህም ቀድሞ ከነበረው ዓመት ጋር ሲነጻጸር የትራፊክ ፍሰቱ 67 በመቶ ጭማሪ አሳይቷል። በዚሁ ጊዜ የኮሮናቫይረስ ምልክቶችን በቻይና ባይዱ በተሰኘ የኢንትርኔት መፈለጊያ ዘዴ ላይ [ሰርች ኢንጅን] የሚያስሱ ሰዎች ታይተዋል። ይህም በዉሃን በወቅቱ የተከሰተ አንዳች ነገር ስለመኖሩ የሚያሳዩ ተጨባጭ መረጃዎች ናቸው ብለዋል ዶ/ር ብራውንስቴን። አጥኚዎቹ ከተጠቀሙበት የዉሃን ሆስፒታል እንቅስቃሴን ከሚያሳዩ ሳተላይት ምስሎች መካከል አንዱ የጥናቱ አንድምታዎች ምንድን ናቸው? በቤይጂንግ የሚገኘው የቢቢሲው ዘጋቢ ጆን ሱድወርዝ፤ ጥናቱ በተካተቱ መረጃዎች ላይ ውስንነት እንዳለ ያሳያል ብሏል። ጆን በምሳሌ ሲያስረዳም፤ አንዳንዶቹ ፎቶግራፎች በደመና የተሸፈኑ በመሆናቸው ለተከታታይ ዓመታት በተመሳሳይ ጊዜ የተነሱ የሳተላይት ምስሎችን ሁልጊዜ ማወዳደር አይቻልም ይላል። ከዚህም ባሻገር ጥናቱ በጠቀሰው ጊዜ ወረርሽኙ ቢኖር ምናልባት የተወሰኑ ሰዎች ዉሃንን ጥለው በመውጣት ወደ ሌሎች አገራት ይጓዙ ነበር፤ ልክ በሌሎች የዓለም አገራት ኮቪድ-19 ሲከሰት የነበሩና እያየነው ካለው አንዳንድ መረጃዎች ጋር ተመሳሳይ ይሆን ነበር ብሏል። ምንም እንኳን ቻይና ስለ ቫይረሱ ለማሳወቅ ዘግይታለች ለሚለው ሃሳብ ጥናቱን እንደ ማስረጃ መጠቀም ፍትሃዊ ባይሆንም፤ ምክንያቱ በውል የማይታወቅ በሽታ በማኅበረሰብ ውስጥ ሲከሰት በይፋ የበሽታው ምንነት ሳይታወቅ ሊስፋፋ ይችላል ሲል ሃሳቡን ሰንዝሯል። ቻይና መነሻው በውል ባልታወቀ የሳንባ ምች በሽታ ሰዎች መያዛቸውን ለዓለም ጤና ድርጅት ያሳወቀችው በጎርጎሮሳዊያኑ ታህሳስ 31/2019 ነበር። ከዘጠኝ ቀናት በኋላ የቻይና ባለሥልጣናት የሳንባ ምች በሽታ በተያዙ አብዛኞቹ ሰዎች የኖቨል ኮሮናቫይረስ ማግኘታቸውን አስታወቁ። በኋላም ቫይረሱ ኮቪድ-19 በሽታን የሚያስከትል ሳርስ-ኮቪድ-2 የሚል ስያሜ ተሰጠው። ከዚያም ጥር 23 /2020 ዉሃንና ሌሎች የቻይና ከተሞች ሙሉ በሙሉ እንቅስቃሴ ያቸውን ገደቡ። የዓለም ጤና ድርጅትም ከሰባት ቀናት በኋላ ከቻይና ውጪ ባሉ አገራት 82 ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸውን ተከትሎ በሽታውን ዓለም አቀፍ ወረርሽኝ መሆኑን ማወጁ ይታወሳል።
وصدرت الدراسة في وقت سابق من هذا الشهر، إلا أنه تم رفضها من قبل الصين وتحدى علماء مستقلون منهجيتها. ماذا جاء في الدراسة؟ يعتمد البحث على صور تم التقاطها عبر الأقمار الصناعية لحركات مرور السيارات حول المستشفيات في مدينة ووهان – بؤرة انتشار فيروس كورونا -، كما يتتبع عمليات البحث عبر الإنترنت عن أعراض طبية محددة. وبحسب هذه الدراسة ، هناك ارتفاع ملحوظ في عدد السيارات الموجودة بمواقف السيارات خارج ستة مستشفيات في مدينة ووهان منذ أواخر أغسطس/ آب وحتى 1 ديسمبر/ كانون الأول 2019. وتشير الدراسة إلى أنه بالتزامن مع هذا الارتفاع فى أعداد السيارات ، لوحظت زيادة في عمليات البحث عن أعراض محتملة متربطة بالإصابة بفيروس كورونا مثل "السعال" و "الإسهال". مواضيع قد تهمك نهاية وتعد نتائج هذه الدراسة اكتشافا مهما لأن أول حالة إصابة بفيروس كورونا في مدينة ووهان تم الإبلاغ عنها في بداية ديسمبر / كانون الأول. وأشار أكاديميون إلى أنه "في حينأننا لا نستطيع تأكيد ما إذا كان تزايد الحركة حول المستشفيات و البحث عن أعراض كورونا عبر الإنترنت مرتبطا بشكل مباشر بانتشار فيروس كورونا ، فإن أدلتنا تدعم أبحاثا أخرى حديثة أشارت إلى أن ظهور فيروس كورونا كان سابقا على الظهور المعلن عنه في سوق هوانان للمأكولات البحرية". ولقيت دراسة هارفارد الكثير من الزخم في وسائل الإعلام، حيث قام الرئيس الأمريكي دونالد ترامب، الذي انتقد بشدة تعامل الصين مع الوباء، بنشر تغريده تحتوي مقالا منشورا على موقع فوكس نيوز يسلط الضوء على نتائج تلك الدراسة. وتمت قراءة التغريدة أكثر من ثلاثة ملايين مرة. إلى أى مدى تعد هذه الأدلة قوية؟ تشير الدراسة إلى أن هناك زيادة في البحث عبر الإنترنت عن أعراض مرتبطة بالإصابة بفيروس كورونا، وخاصة "الإسهال" ، وذلك على محرك البحث الصيني الشهير "بايدو". وفي المقابل أكد مسؤولو شركة "بايدو" أنه كان هناك انخفاض في عمليات البحث عن "الإسهال" خلال تلك الفترة. إذن أين الحقيقة؟ إن المصطلح المستخدم في بحث جامعة هارفارد يُترجم حرفيا من اللغة الصينية على أنه "من أعراض الإسهال" وتحققت بي بي سي باستخدام أدوات البحث فى موقع بايدو، والتي تسمح للمستخدمين بتحليل شعبية كلمات البحث تماما كغوغل تريندز. وبحسب فحص بي بي سي ، بالفعل زاد البحث عن عبارة "أعراض الإسهال" منذ أغسطس/ آب 2019 إلا أن كلمة "الإسهال" ، وهى الأكثر شيوعا في البحث في مدينة ووهان، انخفض معدل البحث عنها اعتبارا من أغسطس/ آب 2019 وحتى بدء تفشي الفيروس. وقال الباحث الرئيسي فى الدراسة الصادرة عن هارفارد بنيامين رادر لبي بي سي إن " كلمة البحث التى اخترناها للتعبير عن الإسهال، تم اختيارها لأنها كانت الاختيار الأقرب لحالات الإصابة المؤكدة بمرض كوفيد 19 الذي يسببه فيروس كورونا وتم اقتراحها باعتبارها كلمة البحث الأكثر ارتباطا بفيروس كورونا". كما فحص فريق بي بي سي أيضا معدلات البحث عن كلمتي "الحمى" و "صعوبة التنفس" ، وهما من الأعراض الشائعة الأخرى المرتبطة بالإصابة بفيروس كورونا. وتبين أن معدلات البحث عن كلمة "الحمى" زادت بمقدار ضئيل بعد أغسطس/ آب، وتقريبا بنفس المعدل زاد البحث عن كلمة "السعال" ، كما انخفضت معدلات البحث عن كلمة "صعوبة في التنفس" خلال نفس الفترة، الأمر الذى يثير أسئلة حول الاعتماد على معدلات البحث عن كلمة الإسهال تحديدا كمؤشر على انتشار الفيروس. وكانت دراسة قد أجريت في المملكة المتحدة على ما يقرب من 17 ألف مريض بفيروس كورونا قد أشارت إلى أن الإسهال هو سابع أكثر الأعراض شيوعا عند الإصابة بفيروس كورونا، وهو أقل بكثير من الأعراض الثلاثة الأولى: السعال والحمى وضيق التنفس. ماذا عن تزايد أعداد السيارات فى محيط المشافي؟ ذكرت دراسة جامعة هارفارد ارتفاعا في أعداد السيارات في مواقف السيارات في ستة مستشفيات خلال الفترة من أغسطس/ آب إلى ديسمبر/ كانون الأول 2019. ومع ذلك وجد فريق بي بي سي عيوبا خطيرة في هذا التحليل. فدراسة هارفارد أشارت إلى أنه تم استبعاد الصور التى غطت فيها الأشجار وظلال المباني السيارات، لتجنب المبالغة بالزيادة أو النقصان في عدد السيارات. وتظهر صور الأقمار الصناعية التي تم نشرها عبر وسائل الإعلام مساحات كبيرة من مواقف السيارات في المستشفيات تغطيها مبان عالية مما يعني أنه من غير الممكن تقييم عدد السيارات الموجودة بدقة. وهناك أيضا موقف سيارات تحت الأرض في مستشفى "تيانيو"، لكن المدخل فقط هو ما يمكان التقاطه عبر صور الأقمار الصناعية وليس السيارات الموجودة تحت الأرض. وقال الباحث الرئيسي لدراسة هارفارد، بنيامين رادر، "بالتأكيد لا يمكننا حساب عدد السيارات في مواقف السيارات تحت الأرض في أي فترة زمنية من الدراسة ، وهذه هي محدودية هذا النوع من الدراسات". وهناك أيضا شكوك بشأن اختيار المستشفيات التى أجريت عليها الدراسة، إذ أن مستشفى هوبي للنساء والأطفال هو أحد المواقع المدرجة ضمن دراسة جامعة هارفارد، ولكن، كما هو معروف، نادرا ما يحتاج الأطفال إلى علاج في المستشفى عند الإصابة بفيروس كورونا. ورداً على ذلك، يقول الباحثون إن نتائجهم تظل تظهر زيادة استخدام مواقف السيارات بشكل عام حتى إذا تم استبعاد هذا المستشفى. وكان بإمكان الباحثين أيضا مقارنة بياناتهم بالمستشفيات في مدن صينية أخرى، لمعرفة ما إذا كانت الزيادات في حركة المرور وكلمات البحث مرتبطة بمدينة ووهان ، حيث ظهر الفيروس لأول مرة، أم لا. وبدون هذه المقارنة ، بالإضافة إلى الأسئلة التي طرحناها حول عمليات البحث عبر الإنترنت عن الأعراض الطبية المرتبطة بالفيروس، فإن الدليل على تلقي سكان ووهان للعلاج من فيروس كورونا في أغسطس/ آب من العام الماضي لا تزال موضع جدل كبير. كما أنه، لا يزال هناك الكثير مما لا نعرفه عن الانتشار المبكر لفيروس كورونا في مدينة ووهان الصينية.
https://www.bbc.com/amharic/47249336
https://www.bbc.com/arabic/science-and-tech-47252575
ሳይመንና ግራይም በርኒ- ኤድዋርድስ ልጆቻቸው አሌክሳንድራና ካልደርን አቅፈው መንትዮቹን ለየት የሚያደርጋቸው ከአንድ እናት እና ከሁለት አባት መወለዳቸው ነው። አሌክሳንድራ የሳይመን ልጅ ናት። ወንድሟ ካልደር ደግሞ የግራይም። ለመሆኑ መንትዮች እንዴት ከተለያየ አባት ይወለዳሉ? • ልብ የረሳው አውሮፕላን • በሰው ክፋይ ሕይወት መዝራት - የኩላሊት ንቅለ ተከላ ሦስት ሀገሮች፣ አራት የቤተሰብ አባላት፣ ሁለት ልጆች ሳይመንና ግራይም በርኒ- ኤድዋርድስ አይቪኤፍ ወይም ቪትሮ ፈርቲላይዜሽን በመጠቀም ልጅ ለመውለድ ከሚወስኑ ጥቂት እንግሊዛውያን ጥንዶች መካከል ናቸው። አይቪኤፍ በቤተ ሙከራ ውስጥ እንቁላል ከወንድ ዘር ፍሬ ጋር ተዋህዶ ጽንስ የሚፈጠርበት መንገድ ነው። ሳይመንና ግራይም ልጆች ያገኙበት ሂደት ቀላል አልነበረም። • በሕይወት ከሌለች እናት የተወለደችው ሕፃን በመጀመሪያ እንቁላል ማግኘት ነበረባቸው። ሀሳባቸው ከሁለት የኪራይ እናቶች (በእንግሊዘኛ ሰረጌት ማዘር የሚባለው) ሁለት ልጆች ለመውለድ ነበር። ሆኖም በሂደቱ የሚያግዛቸው ተቋም ከአንድ እንቁላል ለጋሽ በአንድ የኪራይ እናት ሁለት ልጆች በአንድ ጌዜ ማግኘት እንደሚቻል አሳወቃቸው። ቀጣዩ የሂደቱ ክፍል እንቁላል ማግኘት ነበር። ሳይመን "ማንነቷን ከማናውቅ አሜሪካዊት ለጋሽ እንቁላል አገኘን" ይላል። ስለዚህም ሁለቱም በአንድ ጊዜ የዘር ፍሬያቸውን ለአንዲት የኪራይ እናት ሰጡ። ሳይመንና ግራይም ልጆቹን ከወለደችው ሜግ ስቶን ጋር የለጋሿ እንቁላሎቹ ለሁለት ከተከፈሉ በኋላ ግማሹ ከሳይመን ዘር ሌላው ግማሽ ደግሞ በግራይም ዘር ጋር ተዋህዶ ጽንስ እንዲፈጠር ተደረገ። ከዛም ካናዳ ውስጥ ልጆቹን አርግዛ የምትወልድ የኪራይ እናት አገኙ። ካናዳዊት የቅጥር እናት ሜግ ስቶን ሁለቱን ልጆች የወለደችው ካናዳዊት የኪራይ እናት ናት። "ካናዳን የመረጥነው የሕግ ማዕቀፋቸውን ስለምንወደው ነው። ነገሩ የሚከናወነው እንደ ንግድ ሳይሆን ከልብ በመነጨ የመተባበር ስሜት ነው" ሲል ሳይመን ያስረዳል። ሁለቱ አባቶች ልጆች ማግኘት እንደሚችሉ የምስራች የሰሙት እንግሊዝ ሳሉ ነበር። ግራይም ቅጽበቱን ሲገልጽ "በጣም ስሜታዊ ሆነን ነበር። እጅግ በጣም ተደስተን ነበር" ይላል። ሳይመንና ግራይም የተረገዙት ልጆቻቸውን እድገት የሚከታተሉት ከእንግሊዝ ሆነው ነበር። ልጆቹ ሊወለዱ ስድስት ሳምንት ሲቀራቸው ደግሞ ወደ ካናዳ አቀኑ። አባቶቹ ከኪራይ እናቷ ሜግ ስቶን ጋር መልካም ግንኙነት እንዲኖራቸው ይፈልጋሉ። ሳይመንና ግራይም አሁን በተወለዱት ልጆች ደስተኛ ቢሆኑም፤ ለወደፊት ተጨማሪ ልጅ ሊወልዱ የሚችሉበት እድል እንዳለ ሳይመን ጠቁሟል።
سايمون وغرايمي مع الطفلين ألكسندرا وكالدر والد ألكسندرا يُدعى سايمون. أما والد كالدر يُدعى غرايمي. فكيف يمكن لتوأم أن يكون من أبوين مختلفين؟ أربعة آباء، وثلاث قارات، وطفلان سايمون وغرايمي حريصان على البقاء على تواصل مع الأم البديلة، ميغ ستون، إذ يتعذر التواصل مع الأم البيولوجية عندما أراد سايمون وغرايمي أن ينجبا، كانت مهمتهما شاقة. فهما ينتميان لعدد قليل من الأزواج البريطانيين الذين اختاروا التلقيح الصناعي، وزرعا الجنينين في نفس التوقيت في رحم نفس الأم البديلة. كانت العملية طويلة ومعقدة، إذ تعين على كل منهما العثور على بويضة لتخصيبها. وكانت الفكرة المبدئية أن يُنجب كل منهما طفله من حمل مختلف. لكن الوكالة التي كانت تبحث لهما عن متبرعة قالت إنه من الممكن تلقيح جنينين في نفس الوقت، في رحم نفس الأم البديلة. ورغم أن سايمون وغرايمي يعيشان في المملكة المتحدة، إلا أنهما اضطرا للسفر إلى الخارج لإتمام مشروعهما. ويقول سايمون: "وجدنا بويضة من متبرعة مجهولة في الولايات المتحدة، إذ أن علاج الخصوبة الذي تلقيناه كان في لاس فيغاس." واُخذت البويضات وقُسمت إلى مجموعتين؛ خُصبت إحداها بحيوانات منوية من سايمون، وخُصبت الأخرى بحيوانات منوية من غرايمي. وجُمعت الأجنة وجُمدت، ونُقلت الأجنة الأقوى في كل مجموعة لزراعتها في الأم البديلة في كندا. أم بديلة كندية قال سايمون أنه وشريكه قد ينجبان المزيد من الأطفال عن طريق التلقيح الصناعي. وبذلك، يكون للأجنة نفس الأم البيولوجية، وأبوان مختلفان، وزُرعا معا داخل رحم نفس الأم البديلة، وتُدعى ميغ ستون، وهي امرأة كندية عرضت أن تحمل أجنة سايمون وغرايمي. ويقول سايمون إن الاختيار وقع على كندا بسبب النظام القانوني، "فهو يشبه النظام في المملكة المتحدة إلى حد كبير، كونه عاطفيا وليس ربحيا." وعاد الأبوان إلى المملكة المتحدة، في انتظار الأخبار السعيدة من كندا. وأخيرا، تلقيا المكالمة التي طالما انتظراها. ويقول غرايمي: "اختلجتنا الكثير من المشاعر في نفس اللحظة. كنا في غاية السعادة." وتابع الأبوان الحمل عن بعد، ثم سافرا إلى كندا قبل ستة أسابيع من الموعد المحدد للولادة. وعبر الأبوان عن حرصهما على الحفاظ على علاقة طيبة بالأم البديلة، إذ تعذر عليهما وعلى الأطفال التواصل مع الأم البيولوجية التي تبرعت ببويضاتها. وهل يفكر الرجلان في الإنجاب مجددا؟ الطفلان مصدر سعادة بالغة للأبوين، وقد لا ينتهي الأمر عند هذه المرحلة. وقال سايمون باسما "لا شيء مستحيل".
https://www.bbc.com/amharic/news-54993325
https://www.bbc.com/arabic/middleeast-54989519
600 እግር ኳስ ተጫዋቾች በ24 ቡድኖች ተከፍለው በሪያድ፣ ጅዳና ዳማም ከተሞች ለቻምፒየንሺፕ ዋንጫ ይፋለማሉ። ማክሰኞ አመሻሹን የተደረገው የመጀመሪያው ጨዋታ በቴሌቪዥን ባይተላለፍም የሳዑዲ መገናኛ ብዙሃን የሊጉ መጀመር ለሴቶች ተሳትፎ እመርታ ነው ሲሉ ተደምጠዋል። ሳዑዲ፤ ሴቶች ስታድየም ገብተው እግር ኳስ ጨዋታዎችን እንዲመለከቱ የፈቀደችው በፈረንጆቹ 2018 ነበር። ለዘመናት የሃገሪቱ ባለሥልጣናት ባሕላዊና ኃይማኖታዊ እሴቶችን በማጣቀስ ሴቶች በስፖርታዊ እንቅስቃሴዎች እንዳይሳተፉ ሲከለክሉ ቆይተዋል። ወግ አጥባቂዎች ሴቶች በስፖርት ጨዋታዎች መሳተፋቸው ወደ ኢ-ሞራላዊነት ይመራል ይላሉ። በመክፈቻው ቀን የሳዑዲ ሴቶች እግር ኳስ ሊግ ጨዋታዎች በዋና ከተማዋ ሪያድና በቀይ ባህሯ ጅዳ ከተማዋ ተከናውነዋል። ታይገርስ ጅዳ ቻለንጅን 11 ለባዶ፤ አል ሪያድ ዩናይትድ ናጅድ ሪያዲን 10 ለ 1 ያሸነፉበት ጨዋታ በርካታ ጎሎች የተቆጠሩበት ሆኗል። አሸናፊዋ ቡድን 500 ሺህ የሳዑዲ ሪያል ወይም 133 ሺህ ዶላር ተሸላሚ ትሆናለች። የሳዑዲ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ሊጉን ያስጀመረው ሴቶች በስፖርትና ሌሎች ማሕበራዊ እንቅስቃሴዎች የጎላ ተሳትፎ እንዲኖራቸው ነው ብሏል። አረብ ኒውስ ለሰተኘው ጣቢያ ድምጿን የሰጠችው የ16 ዓመቷ ናጂላ አሕመድ በፈረንጆቹ 2021 ከትምህርት ቤት አልፋ ለሊጉ ቡድን ለመጫወት እንደምትሻ ተናግራለች። "የዚያኔ 17 ዓመት ይሆነኛል። ለመጫወት ብቁ እሆናለሁ ማለት ነው። ማን እንደሚያቆመኝ አያለሁ።" በተያያዘ በዓለም የመጀመሪያው የሴቶች የጎልፍ ጨዋታ ሳዑዲ አራቢያ የተካሄደው በዚህ ሳምንት ነው። የሳዑዲ አረቢያ መንግሥት ተቺዎች ግን ሃገሪቱ ከፍተኛ የሰብዓዊ መብት ጥሰቶችን በመሰል ክንውኖች እየሸፋፈነች ነው ሲሉ ይተቻሉ። በርካታ የሴቶች መብት ተሟጋቾች አሁንም በሳዑዲ እሥር ቤቶች ይገኛሉ።
لم يسمح للمرأة في السعودية بحضور مباريات كرة القدم إلا في عام 2008 وتشارك في الدوري أكثر من 600 لاعبة في 24 فريقا من الرياض وجدة والدمام، تتنافس من أجل بطولة الدوري. ولم تبث المباريات الأولى التي جرت الثلاثاء على التلفزيون ولكن وسائل الإعلام المحلية وصفتها بأنها خطوة أولى في طريق مشاركة المرأة في الرياضة. ولم يكن يسمح للنساء في السعودية بحضور مباريات كرة القدم في الملاعب إلا في سنة 2018. وكانت السلطات تتذرع لسنوات طويلة بالتقاليد والتعاليم الدينية في منع النساء من ممارسة الرياضة، إذ يقول بعض رجال الدين المتزمتين إن فتح الباب أمام المرأة لممارسة الرياضة يؤدي بها إلى الوقوع في الرذيلة. مواضيع قد تهمك نهاية وجرت سبع مباريات في الرياض ومدينة جدة في اليوم الأول من دوري النساء، الذي كان مقررا افتتاحه في مارس آذار. وأسفرت النتائج عن فوز النمور 10 مقابل صفر أمام تحدي جدة، وفوز اتحاد الرياض 10 مقابل 1 أمام نجد الرياضي. وتتنافس فرق المدينة الواحدة فيما بينها قبل المواجهات الوطنية التي تمنح على إثرها الكأس للفائز في النهائي، وجائزة 500 ألف ريال سعودي. وتقول هيئة الرياضة إن دوري كرة القدم النسائية يهدف إلى "تشجيع المرأة على النشاط وممارسة الرياضة والمشاركة في الحياة الاجتماعية". ووصف المدرب والصحفي الرياضي عبد الله اليامي الحدث في تصريح لصحيفة عرب نيوز بأنه "يوم سعيد لجميع الرياضيين ذكورا وإناثا". وأضاف: "بالنظر إلى شعبية كرة القدم في البلاد، أتوقع أن تنخرط المزيد من أخواتنا في الرياضة واحترافها". ونقلت الصحيفة عن الطفلة نجلاء أحمد البالغة من العمر 16 عاما، وتلعب كرة القدم في مدرستها، إنها ستجرب حظها في إحدى الفرق في عام 2021. وقالت: "سأبلغ من العمر 17 عاما وهو السن القانوني، وسأرى إن كان سيمنعني أحد". واستقبلت السعودية هذا الأسبوع أيضا أول دورة نسائية في الغولف. ولكن منتقدين يرون أن مثل هذه الأحداث تهدف منها الحكومة إلى التغطية بها على سجلها البائس في حقوق الإنسان، من بينها مواصلة اعتقال الكثير من الناشطات في مجال حقوق المرأة. ويقول مايكل بيج نائب مدير مكتب الشرق الأوسط في منظمة هيومن رايتس ووتش، إن المواطنين والمقيمين في السعودية من حقهم الاستمتاع بالمباريات الترفيه، ولكن من حقهم أيضا التمتع بالحقوق الأساسية مثل حرية التعبير وحرية التجمع".
https://www.bbc.com/amharic/news-49875478
https://www.bbc.com/arabic/middleeast-49877547
በሳዑዲ አረቢያና በኢራን መካከል የሚደረግ ጦርነት ዓለም አቀፉን የኢኮኖሚ ሥርዓትን ሊያቃውስ ይችላል ብለዋል መሃመድ ቢን ሳልማን። ለዚህም መነሻ የሆናቸው ከሁለት ሳምንት በፊት በሳዑዲ ሁለት የነዳጅ ማምረቻ ተቋማት ላይ ቴህራን ጥቃት አድርሳለች ብላ ከመወንጀሏ ጋር ተያይዞ ነው። • የሳኡዲ አረቢያው ንጉሥ ጠባቂ በጥይት ተገደለ • «ካሾግጂ ወዲያው ነበር የታነቀው» ቱርክ ልዑሉ ከሲቢኤስ የዜና ወኪል ጋር በነበራቸው ቆይታ በጋዜጠኛው ጀማል ኻሾግጂ ግድያም ላይም የተወሰነ ኃላፊነት እንደሚወስዱ ቢናገሩም ለግድያው ትዕዛዝ አልሰጠሁም ሲሉ ክደዋል። የሳዑዲ አረቢያ መሪ ተደርገው የሚታዩት ልዑሉ በሰላ ትችቱ የሚታወቀውን የሳዑዲ ጋዜጠኛ ጀማል ካሾግጂ ግድያ በቀጥታ ተሳትፈዋል ተብለውም ይጠረጠራሉ። ኻሾግጂ የተገደለው በቱርክ በሚገኘው የሳዑዲ ቆንስላ ውስጥ ባለፈው አመት ነው። የመካካለኛው ምሥራቅ ቀጠና በዓለም ላይ ያለውን 30 በመቶ ነዳጅ አቅራቢ ሲሆን 20 በመቶ የሚሆነው የዓለም አቀፉ ንግድ መተላለፊያ እንዲሁም 4 በመቶ የዓለም ሃገራት አጠቃላይ ምርት ድምርን የሚያበረክት ነው ብለዋል። • የሁቲ አማጺያን የፎከሩበትን የድል ቪዲዮ ለምን ማሳየት አልቻሉም? "እስቲ እነዚህ ሦስቱ ነገሮች ቀጥ ቢሉ ብላችሁ አስቡ፤ ዓለም አቀፉ ኢኮኖሚ ሙሉ በሙሉ ይወድቃል፤ የሚጎዱት ሳዑዲ አረቢያ ወይም የመካከለኛው ምሥራቅ አገሮች ብቻ አይሆኑም" ብለዋል። ሳዑዲ አረቢያ እንደምትለው በ18 ሰው አልባ አውሮፕላኖችና በሰባት ሚሳይሎች አማካኝነት ከሁለት ሳምንታት በፊት በሁለት የነዳጅ ተቋማቷ ላይ ጥቃት እንደደረሰባት ነው። በኢራን የሚደገፈው የሁቲ አማፅያን ቡድን ከጥቃቱ ጀርባ መኖራቸውን ቢያሳውቁም ሳዑዲ አረቢያ ግን የዓለም 5 በመቶ ነዳጅ የሚያቀርበውን ስፍራ በማጥቃትና የዓለምን የነዳጅ ዋጋ በማዛባት ኢራንን በመወንጀል ፀንታለች። የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ በበኩላቸው ለዚህ ምላሽ የሚሆን ብዙ አማራጭ እንዳላቸውና "የሚያስገድድ አማራጭ" ሊጠቀሙ እንደሚችሉም አስጠንቅቀዋል።
محمد بن سلمان : اشتعال حرب بين السعودية وإيران كفيل بتدمير الاقتصاد العالمي وقال بن سلمان إن اشتعال حرب بين السعودية وإيران كفيل بتدمير الاقتصاد العالمي. يأتي ذلك بعد أسبوعين من هجوم استهدف منشأتين نفطيتين سعوديتين، تتهم المملكة طهران بالوقوف وراءه. وفي حديث لشبكة سي بي إس الأمريكية، قال بن سلمان إنه يتحمل المسؤولية الكاملة عن حادث مقتل الصحفي السعودي جمال خاشقجي. لكنه أنكر إعطاء أوامر بنفسه لقتله. تحقيق لبي بي سي: شهادات عن انتهاكات في فندق ريتز بالسعودية ويُشتبه أن يكون الأمير الشاب، الذي يعتبر حاكما فعليا للسعودية، قد استهدف بشكل شخصي الصحفي السعودي خاشقجي الذي كان ينتقد الحكومة السعودية. مواضيع قد تهمك نهاية وقُتل خاشقجي في قنصلية بلاده في تركيا في الثاني من أكتوبر/تشرين الأول 2018. وفي حوار مع برنامج إخباري تبثه شبكة سي بي إس أذيع يوم أمس الأحد، قال بن سلمان: "أتحمل المسؤولية كاملة بصفتي قائدا في السعودية، خاصة وأنها (عملية القتل) تمت على أيدي أفراد يعملون في الحكومة السعودية". لكنه استدرك منكرا إعطاء الأوامر بقتل خاشقجي بشكل مباشر، أو حتى أنه كان على علم بالأمر في حينه. ووصفت السلطات السعودية عملية القتل بـ "المارقة"، وأحالت أحد عشر شخصا إلى المحاكمة. محمد بن سلمان: مقتل خاشقجي جريمة بشعة واتحمل مسؤوليتها بالكامل كما أظهر ولي العهد رغبة في إجراء محادثات من أجل حلّ سياسي للحرب الأهلية المشتعلة في اليمن، حيث تنخرط قوات حكومية مدعومة من ائتلاف تقوده السعودية في قتال ضد مسلحي جماعة الحوثي المدعومة من إيران. ماذا عن تحذير بن سلمان بشأن النفط؟ أنكرت إيران أي دور لها في الهجمات على منشآت نفطية سعودية، والتي أثرت على نحو خمسة في المئة من مخزون النفط العالمي، وتسببت في ارتفاع أسعاره. لكن بن سلمان قال: "إذا لم يتحرك العالم بشكل قوي وحازم لردع طهران، فسنرى مزيدا من عمليات التصعيد كفيلة بتهديد مصالح عالمية". وأضاف: "إمدادات النفط ستتعطل، وستقفز أسعاره إلى أرقام لا يمكن تخيلها، وكما ما لم نرَ من قبل". وقال بن سلمان إن منطقة الشرق الأوسط "تقدّم نحو 30 في المئة من إمدادات الطاقة عالميا، ونحو 20 في المئة من التجارة العالمية تمرّ عبر المنطقة، وتمثل نحو أربعة في المئة من إجمالي الناتج المحلي العالمي". وتساءل ولي العهد السعودي: "تخيلوا لو أن هذه الأمور الثلاثة توقفت. إن ذلك يعني انهيارا تاما للاقتصاد العالمي، وليس فقط اقتصاد السعودية أو بلدان الشرق الأوسط". وأنحى بن سلمان باللائمة على ما وصفه بـ "الغباء" الإيراني في الهجمات. ماذا قال في الشأن اليمني؟ حثّ بن سلمان إيران على وقف دعمها للحوثيين، قائلا إن ذلك كفيل بـ"تسهيل" وضع نهاية للحرب. وقال بن سلمان: "اليوم نفتح الباب لكل المبادرات من أجل حل سياسي في اليمن. ونأمل أن يحدث ذلك اليوم وليس غدا". ورحب بن سلمان بوقف لإطلاق النار من جانب الحوثيين، والمعلن قبل عدة أيام، واصفا إياه بأنه "خطوة إيجابية" نحو حوار سياسي. وتسببت الحرب الأهلية في اليمن في كارثة إنسانية هي الأسوأ في العالم، وخلفت 80 في المئة من اليمنيين في حاجة لمساعدة إنسانية أو حماية. وتشير تقديرات الأمم المتحدة إلى سقوط نحو 70 ألف قتيل منذ عام 2016 جراء الصراع في اليمن.
https://www.bbc.com/amharic/news-46875227
https://www.bbc.com/arabic/middleeast-46865482
ራሃፍ ሞሐመድ አል-ቁኑን ከሶስት ቀናት በፊት ካናዳ መግባቷ ይታወሳል የ18 ዓመቷ ወጣት ከቀናት በፊት ነበር ከቤተሰቦቿ ጋር በጉዞ ላይ ሳለች ወደ አውስትራሊያ ለማምለጥ በማሰብ ባንኮክ ከተማ በሚገኝ ሆቴል ውስጥ እራሷ ላይ በመቆለፍ ወደ ሳዑዲ አልመሰም ያለችው። ራሃፍ በትዊተር ገጿ ላይ በምትለቃቸው ተንቀሳቃሽ ምስሎች የእስልምና ሀይማኖትን መካዷን እና ወደ ሳዑዲ ብትመለስ ጨቋኝ ናቸው የምትላቸው ቤተሰቦቿ ሊገድሏት እንደሚችሉ የተናገረችው። • የሳዑዲ ሴቶች መሪ ጨበጡ • በሳዑዲ 'አንድ ወንድ እኩል ይሆናል ሁለት ሴት' • ሳዑዲ ሴቶች ወደ ስታዲየም እንዲገቡ ልትፈቅድ ነው የወሰድኩት እርምጃ አደገኛ እንደሆነ ይገባኛል ይሁን እንጂ ትክክለኛ ውሳኔ ነው። ምንም የሚጎድልብኝ ነገር አይኖረም ስትል ቶሮንቶ ስታር ለተሰኘ ጋዜጣ ተናግራለች። ''የህይወት ታሪኬን እና የሳዑዲ ሴቶች የሚደርስባቸውን በደል በይፋ መናገር እፈልጋለሁ። እንደ እቃ ነው የምንቆጠረው፤ እንደ ባሪያ።'' ብላለች ራሃፍ። "ይህ ይሆናል ብዬ በጭራሽ አላሳብኩም ነበረ። የሰው ልጆች መብት በሚከበርባት ካናዳ ደህንነቴ እንደተጠበቀ ይሰማኛል።'' ስትልም ተናግራለች። ራሃፍ ከወላጆቿ ጋር ወደ ኩዌት እየተጓዘች ሳለ ነበር የአውስትራሊያ ቪዛ እንዳላት በመናገር በባንኮክ አድርጋ ወደ አውስትራሊያ ለመግባት ከወላጆቿ ያመለጠችው። ይሁን እንጂ ባንኮክ አየር ማረፊያ እንደደረሰች የሳዑዲ ዲፕሎማት ፓስፖርቴን ስለቀማኝ ጉዞዬን መቀጠል አልቻልኩም ብላ ነበር። ወንድሟና አባቷ ራሃፍን ወደ ሳዑዲ ለመመለስ ባንኮክ አየር ማረፊያ ድረስ ሄደውም ነበር። ራሃፍ ባንኮክ የሆቴል ክፍል ውስጥ እራሷ ላይ ቆልፋ፤ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅትና የተለያዩ ሀገራት መንግሥታት እንዲታደጓት ጥሪ አቅርባ ነበር። የወጣቷ ጉዳይ የበርካቶችን ቀልብ ስቦ ነበረ። የታይላንድ መንግሥት በባንኮክ እንድትቆይ ፍቃድ ሰጥቶ የነበረ ሲሆን፤ የተባበሩት መንግሥታትም የጥገኝነት ጥያቄዋን ሲያስፈጽምላት ነበረ። ካናዳ ለራሃፍ ጥገኝነት በመስጠቷ ወጣቷ ከሦስት ቀናት በፊት ቶሮንቶ ገብታለች። በቶሮንቶ አውሮፕላን ማረፊያ የካናዳ የውጪ ጉዳይ ሚንስትርን ጨምሮ በርካታ ደጋፊዎቿ አቀባበል አድርገውላታል። ራሃፍ አል-ቁኑን የሚለውን የቤተሰብ ስሟን ከዚህ በኋላ እንደማትጠቀምበት አስታውቃለች።
وكانت رهف، 18 عاما، قد حبست نفسها في غرفة بفندق في العاصمة التايلاندية بانكوك ورفضت العودة إلى بلدها في وقت سابق من هذا الشهر. وزعمت أن أسرتها أساءت معاملتها وقالت إنها تخشى أن تُقتل إذا عادت إلى بلدها. وقالت رهف لصحيفة "تورونتو ستار": "إنه شيء يستحق المخاطرة التي قمت بها، فلم يكن لدى شيء أخسره." وأضافت: "إننا نُعامل كأشياء وكعبيد. لقد أردت أن أخبر الناس بقصتي وبما يحدث للمرأة السعودية." وكانت رهف في رحلة إلى الكويت مع عائلتها عندما هربت في رحلة إلى العاصمة التايلاندية، وقالت إن معها تأشيرة لدخول أستراليا لذا فهي تعتزم الطيران إلى هناك. لكنها قالت بعدها إن دبلوماسيا سعوديا صادر جواز سفرها عندما التقى بها، لكن مبعوثا سعوديا في بانكوك نفى ذلك. وفي وقت لاحق استعادت رهف جواز سفرها. وأرسلت رهف - التي أسقطت لقب القنون من اسمها لأن عائلتها قد تبرأت منها - سلسلة من التغريدات بعد ذلك تطلب فيها المساعدة من الغرفة التي حبست نفسها بداخلها. ولفتت قضيتها انتباه منظمة هيومن رايتس ووتش لحقوق الإنسان وعدد من الصحفيين. وسمحت لها تايلاند بالبقاء، وعملت الأمم المتحدة على تقييم مطالبتها باللجوء. وقالت رهف لصحيفة "تورونتو ستار": "لم أظن قط أن هناك فرصة بنسبة واحد في المئة أن يحدث هذا. إنني أشعر بأمان كبير في كندا، ذلك البلد الذي يحترم حقوق الإنسان". وأضافت: "أشعر بأنني ولدت مرة أخرى بسبب الشعور بالحب الذي منحني إياه كل من كان ينتظر وصولي". وقالت رهف إنه على الرغم من أنها قد تستغرق بعض الوقت لكي تعتاد على الطقس في كندا، فإنها متحمسة للتجارب الجديدة القادمة. وقالت لقناة "سي بي سي" التلفزيونية: "سأجرب أشياء لم أجربها من قبل، وسأتعلم أشياء لم أتعلمها، وسأستكشف الحياة. سوف أحصل على وظيفة وأعيش حياة طبيعية".
https://www.bbc.com/amharic/news-46573822
https://www.bbc.com/arabic/sports-46797289
የ26 ዓመቱ አጥቂ ሜዲ ቤናቲያ፣ ካሊዱ ኩሊባሊ፣ ሳዲዮ ማኔ እና ቶማስ ፓርቴይን አሸንፎ ነው ሽልማቱን ያገኘው። "ታላቅ ስሜት ነው፤በሚቀጥለው ዓመትም ለማሸነፍ እፈልጋለሁ። " ሲል ሳላህ ሐሳቡን ለቢቢሲ ገልጿል። • የዘንድሮ የቢቢሲ ምርጥ አፍሪካዊ ተጫዋች ዕጩዎች የፕሪሚየር ሊጉ ኮከብ ተጫዋቾች ባለፈው ዓመት ለሊቨርፑል 52 ጨዋታዎች ላይ ተሰልፎ 44 ጎሎችን ከማስቆጠርም ባለፈ ቡድኑ ለሻምፒዮንስ ሊግ ፍጻሜ እንዲደርስ አግዟል። "በእያንዳንዱን ጊዜ ጎሎችን በማስቆጠር ቡድኑ ነጥብ እንዲያገኝ በማድረግ ቡድኑ በሊጉ አናት እንዲቀመጥ እንዳገዝኩ ይሰማኛል. . . ይህ ደግሞ ሁልጊዜ ጥሩ ስሜት ይሰጣል።" ይላል ሳላህ። ሩሲያው የዓለም ዋንጫ ሁለት ጎሎችን ለግብጽ ብሔራዊ ቡድን አስቆጥሯል። ቢቢሲ ዘንድሮ በሽልማቱ ታሪክ ክብረወሰን የሆነ ከ650,000 በላይ ድምፆችን ተቀብሏል። ሳላህ ከናይጄሪያዊው ጄይ-ጄይ ኦኮቻ ቀጥሎ በተከታታይ ዓመት ሽልማቱን ያሸነፈ የመጀመሪያው ተጫዋች ሆኗል። የቀድሞው የቼልሲተጫዋች በቨውሮፓዊያኑ 2017 ከሮማ ወደ ሊቨርፑል ያቀናው። በሮም ቆይታው 15 ጎሎችን አስቆጥሮ 11 ደግሞ ለጎል አመቻችቶ አቀብሏል። በዚህም ቡድኑ ከሰባት ዓመት በኋላ በሴሪአው ሁለተኛው ሆኖ አጠናቋል። ሳላህ የሊቨርፑል ሕይወቱ በድንቅ ሁኔታ ነው የጀመረው። በሁሉም ውድድሮች ባደረጋቸው 24 ጨዋታዎች19 ግቦችን አስቆጥሯል። ሉዊስ ሱዋሬዝ (2013 -14)፣ ክርስቲያኖ ሮናልዶ (2007-08) እና አለን ሺረር (1979-1996) በአንድ ውድድር ዓመት ካስቆጠሯቸው 38 ጎሎች ጋር እኩል በማስቆጠር ክብረወሰኑን ተጋርቷል። ሞሐመድ ባራክት (2005) እና ሞሃመድ አቡታሪካ (2008) ሽልማቶችን ያገኙ ሌሎች ግብፃውያን ናቸው።
تنافس مع صلاح، الملقب في انجلترا بـ "الملك المصري"، زميله في ليفربول اللاعب السنغالي ساديو ماني ونجم أرسنال اللاعب الغابوني بيير-أمريك أوباميانغ. وبهذا الفوز يكون صلاح أول لاعب من شمال القارة الإفريقية يفوز بلقب أفضل لاعب أفريقي لمرتين متتاليتين. وصلاح هو ثاني مصري يفوز بهذا اللقب بعد نجم مصر التاريخي محمود الخطيب الذي حصل عليه عام 1983. وكان اللاعب المصري قد فاز بجائزة بي بي سي كأفضل لاعب أفريقي لعام 2018. العرب الفائزون بالكرة الذهبية الأفريقية كان أول لاعب عربي يفوز بالكرة الذهبية الأفريقية المغربي، أحمد فراس، عام 1975، وبعدها بعام فاز المنتخب المغربي بكأس أمم أفريقيا، بقيادة المدرب البرازيلي جوزي فاريا. وتلاه التونسي، طارق ذياب، الذي فاز بالجائزة في عام 1977 وبعدها بعام تأهل المنتخب التونسي، لأول مرة، إلى نهائيات كأس العالم في الأرجنتين. وفي عام 1981 كانت الكرة الذهبية الأفريقية من نصيب الجزائري، لخضر بلومي، الذي فاز بها في عام 1981، وبعدها بعام تأهل المنتخب الجزائري، لأول مرة أيضا، إلى نهائيات كأس العالم في إسبانيا. صلاح فاز بجائزة بي بي سي لأفضل لاعب أفريقي العام الماضي. وفاز بالكرة الذهبية في عام 1983 المصري محمود الخطيب. وعادت جائزة أحسن لاعب أفريقي إلى المغرب، مرة أخرى، إذ فاز بها، محمد التيمومي، في عام 1985، وبعدها تأهل المنتخب المغربي إلى نهائيات كأس العالم في المكسيك للمرة الثانية. واحتفظ المغرب بالجائزة في العام التالي 1986، إذ فاز بها، بادو الزاكي، وهو الحارس الوحيد الذي فاز بالكرة الذهبية حتى الآن. ثم جاء دور الجزائري الثاني، رابح ماجر، الذي فاز بالكرة الذهبية في عام 1987 بعد عام من مشاركته في نهائيات كأس العالم بالمكسيك. وفي العام التالي، 1998، فاز رابع مغربي بالكرة الذهبية وهو مصطفى حاجي. وغاب اللاعبون العرب عن التتويج بجائزة الكرة الذهبية الأفريقية، منذ ذلك الحين، حتى 2016 عندما فز بها الجزائري، رياض محرز، الذي شارك في فوز فريق ليستر سيتي التاريخي بالدوري الانجليزي. وتلاه صلاح إذ فاز بالكرة الذهبية عام 2017 بعد مشوار مذهل مع فريق ليفربول في الدوري الانجليزي ودوري أبطال أوروبا. وكانت الكرة الذهبية لأحسن لاعب أفريقي تمنحها مجلة فرانس فوتبول المتخصصة بالتعاون مع الاتحاد الأفريقي لكرة القدم منذ 1970 ولكنها أصبحت تمنح من الاتحاد الأفريقي وحده منذ عام 1994.
https://www.bbc.com/amharic/news-52370978
https://www.bbc.com/arabic/world-52363895
በኢራቅም የሞት ቅጣቱ ቀድሞ ይፈጸም ከነበረው በእጥፍ በልጦ ባለፈው ዓመት ቁጥሩ 100 ደርሷል፤ ኢራን 251 ሰዎች በሞት በመቅጣት ቻይናን ተከትላ ሰዎች በሞት የምትቀጣ ሁለተኛዋ አገር ሆናለች። ሪፖርቱ እንደሚያሳየው በዓለም አቀፍ ደረጃ በሞት የሚቀጡ ሰዎች ቁጥር ለአራት ተከታታይ ዓመታት ወደ 657 ዝቅ ብሏል፤ ይህም በአውሮፓዊያኑ 2018 ከነበረው 5 በመቶ ቀንሷል። • ለሕክምና ከሄዱበት ሕንድ መመለስ ያልቻሉ ኢትዮጵያዊያን ችግር ላይ ነን አሉ • የነዳጅ ዋጋ መውደቅ ምርቱን በነጻ እንድናገኝ ያስችለናል? እንደ አምነስቲ ከሆነ ቁጥሩ ባለፈው አስር ዓመታት ከተመዘገበው ዝቅተኛው ነው። የሰብዓዊ መብት ቡድኑ በቻይና የሚፈጸመው የሞት ቅጣት በሺዎች የሚቆጠርና የመንግሥት ሚስጢር ነው ተብሎ ስለሚታመን የቻይናን አሃዝ አላካተተም። ኢራን፣ ሰሜን ኮሪያ እና ቬትናንም ጨምሮ ሌሎች አገራትም መረጃን የማግኘትን እድል ውስን በማድረግ የሚፈጽሙትን የሞት ቅጣት ትክክለኛ ቁጥር ደብቀዋል ብሏል። "የሞት ቅጣት በጣም አጸያፊና ኢሰብዓዊ ድርጊት ነው፤ ከእስር ያለፈ ቅጣት የሚያስጥል ወንጀልን የሚያሳይ ተጨባጭ መረጃም የላቸውም፤ አብዛኞቹ አገራት ይህንን ተረድተዋል፤ በመሆኑም በዓለም አቀፍ ደረጃም የሞት ቅጣት መቀነሱ አበረታች ነው፤" ሲሉ በአምነስቲ ከፍተኛ የጥናት ዳይሬክተር የሆኑት ክሌር አልጋር ተናግረዋል። ዳይሬክተሯ በሳኡዲ አረቢያ የሚፈጸመው የሞት ቅጣት ማሻቀቡ ግን አንቂ ደወል ነው ብለዋል። ባለፈው ዓመት ሳኡዲ አረቢያ 178 ወንዶችና ስድስት ሴቶችን በሞት ቀጥታለች፤ ከእነዚህ መካከል ግማሽ ያህሉ የውጭ አገር ዜጎች ናቸው። በ2018 ቁጥሩ 149 ነበር። አብዛኞቹ የሞት ቅጣት የተፈጸመባቸው ከአደንዛዥ እጽ ዝውውር እና ግድያ ወንጀል ጋር በተያያዘ ነው። ይሁን አንጂ አምነስቲ የሞት ቅጣት በአገሪቷ የጨመረው በተቃዋሚ የሺአ ሙስሊም ማኅበረሰቦች ላይ እንደ ፖለቲካ መሳሪያ እየተጠቀሙበት እንደሆነ መረጃ እንዳለው አስታውቋል። በኢራቅም የሞት ቅጣት በ2018 ከነበረው 52 ባለፈው ዓመት 100 መድረሱ የሚያስደነግጥ ነው ብለዋል ዳሬክተሯ። የቁጥሩ መጨመር በእስላማዊ የጂሃዲስት ቡድን አባል ናቸው በሚል ምክንያት በግለሰቦች ላይ የሞት ቅጣት መጣሉ በመቀጠሉ እንደሆነ ክሌር አስረድተዋል። በደቡብ ሱዳን ባለሥልጣናት ባለፈው ዓመት ብቻ በትንሹ 11 ሰዎችን በሞት ቀጥተዋል። ይህ ቁጥር አገሪቷ ራሷን ማስተዳደር ከጀመረችበት 2011 በኋላ ከፍተኛው ነው ተብሏል። የመን ባለፈው ዓመት በትንሹ 7 ሰዎችን በሞት ቀጥታለች፤ በ2018 ከነበረው ጋር ሲነጻጸርም በሦስት ጨምሯል። ባህሬንና ባንግላዴሽን በአንድ ዓመት ከቆመ በኋላ የሞት ቅጣት መፈጸማቸውን ቀጥለዋል። አምነስቲ በዓለም አቀፍ ደረጃ ቁጥሩ ለመቀነሱ በርካታ ምክንቶች መኖራቸውን ይገልጻል። የሞት ቅጣትን በከፍተኛ ሁኔታ በሚፈጽሙት በግብጽ፣ በጃፓን እና በሲንጋፖር ውስጥ መቀነስ አሳይቷል። በኢራንም በ2017 ጸረ አደንዛዥ እጽ ሕግ ካጸደቀች በኋላ ለሁለት ተከታታይ ዓመታት የሞት ቅጣት የሚፈጸምባቸው ሰዎች ቁጥር ቀንሷል። በአፍጋኒስታን ከ2010 አንስቶ አንድም የሞት ቅጣት አልተፈጸመም፡፡ በታይዋንና ታይላንድ ቅጣቱ ጋብ ያለ ቢሆንም በ2018 ግን ቅጣቱን ፈጽመዋል። አምነስቲ እንዳለው በዓለም አቀፍ ደረጃ 106 አገራት ለሁሉም የወንጀል ዓይነቶች የሞት ቅጣትን ከሕጋቸው ውስጥ የፋቁ ሲሆን 142 አገራት ደግሞ በሕግ ወይም በተግባር የሞት ቅጣትን አስወግደዋል።
نفذت السعودية 184 حكماً بالإعدام عام 2019 مقابل 149 عام 2018. وتضاعف عدد عمليات الإعدام في العراق العام الماضي ليصل إلى مئة عملية. وظلت إيران في المركز الثاني، من ناحية عدد الأحكام التي نفذت، بعد الصين. وانخفضت عمليات الإعدام المؤكدة حول العالم للسنة الرابعة على التوالي لتصل إلى 657 عملية - أي أقل بنسبة 5% بالمقارنة مع 2018. ولا تتضمن حصيلة المنظمة الحقوقية إحصائيات حول الإعدامات في الصين، حيث لا يزال العدد - الذي يُعتقد أنه بالآلاف - من أسرار الدولة. ويبدو أن دولا أخرى، من بينها إيران وكوريا الشمالية وفيتنام، تخفي الحجم الكامل لتطبيق عمليات الإعدام. مواضيع قد تهمك نهاية وقالت مديرة الأبحاث في منظمة العفو الدولية كلير آلغار إن استخدام السعودية المتنامي لعقوبة الإعدام يمثل "تطوراً مثيراً للقلق"، فقد نفذت المملكة الإعدام بحق 178 رجلاً وست نساء في 2019، أكثر من نصفهم من الرعايا الأجانب. وتحدثت منظمة العفو الدولية عن "استخدام متنامي لعقوبة الإعدام كسلاح سياسي ضد المعارضين من الشيعية". وقالت المسؤولة الحقوقية إن القفزة الكبرى في تنفيذ عمليات الإعدام في العراق - من أقل من 52 عام 2018 إلى مئة على الأقل عام 2019 - كانت صادمة. وجاء الارتفاع إلى حد كبير بسبب الاستخدام المستمر لعقوبة الإعدام ضد أفراد متهمين بالانضمام إلى تنظيم الدولة الإسلامية. واستأنفت البحرين وبنغلادش عمليات الإعدام أيضاً بعد توقفٍ دام سنة. وقالت منظمة العفو الدولية إن عوامل عدة كانت مسؤولة بشكل أساسي عن الانخفاض العالمي في عمليات الإعدام المسجلة. فقد سجل انخفاض ملحوظ في عدد عمليات الإعدام المؤكدة في دول مثل مصر واليابان وسنغافورة. وألغت 106 دولة حكم الإعدام من القانون عن كل الجرائم، فيما ألغت 142 ألغت عقوبة الإعدام من القانون أو الممارسة.
https://www.bbc.com/amharic/45469062
https://www.bbc.com/arabic/middleeast-45467985
በዚህም መሰረት 31 የነበሩት የመንግሥት ሚንስቴር መስሪያ ቤቶች ወደ 21 ዝቅ ይደረጋሉ። ፕሬዚዳንት አልበሽር ሱዳን የገባችበትን ምጣኔ ሃብታዊ ድቀት ለማስወገድ የወሰድኩት እርምጃ አስፈላጊ ነው ብለዋል። • የሱዳን ሴቶች ሱሪ በመልበሳቸው 'በነውረኛ አለባበስ' የተነሳባቸው ክስ ውድቅ ሆነ • "ለደቡብ ሱዳን ሰላም የኢትዮጵያን ያህል የባጀ የለም" • በሱዳን የዳቦ ዋጋ በመጨመሩ ተቃወሞ ተቀስቅሷል በያዝነው የፈረንጆቹ ዓመት መጀመሪያ ላይ መንግሥት ሲያደርግ የነበረውን ድጎማ በማቆሙ የዳቦ ዋጋ በእጥፍ መጨመሩን ተከትሎ የተቃውሞ ሰልፎች ሲካሄዱ ነበር። የሱዳን የመገበያያ ገንዘብም ዋጋ እንዲቀንስ በመደረጉ ከውጪ ሃገራት ስንዴ እና ሌሎች ምርቶችን በቀላሉ መግዛት ፈተና ሆኖ ቆይቷል። የምጣኔ ሃብት ባለሙያዎች እንደሚሉት ከሆነ ከ7 ዓመታት በፊት ደቡብ ሱዳን ከሱዳን ከተለየች በኋላ የሱዳን ምጣኔ ሃብት ችግር ላይ ወድቋል። ደቡብ ሱዳን ከሱዳን ስትለይ 75 በመቶ የሚሆነውን የነዳጅ ሃብት ይዛ ነበር ነጻነቷን ያወጀችው። የ74 ዓመቱ አልበሽር ሱዳንን ላለፉት 25 ሲመሩ ቆይተዋል።
وأوضح بيان لرئاسة الجمهورية في السودان أن حل الحكومة يتضمن خفض عدد الوزارات لتصبح 21 وزارة بعدما كان عددها 31. وقال البشير إن الهدف من هذه الخطوة هو تشكيل "حكومة فاعلة.. تستجيب لتطلعات الشعب السوداني في حياة كريمة وإعادة الأمل إليه"، حسبما أفادت وكالة السودان للأنباء الرسمية. ونقل بيان الرئاسة عن البشير قوله إن هذه الخطوة "ضرورية لمعالجة حالة الضيق والإحباط التي واجهتها البلاد خلال الفترة الماضية". وبعد ساعات، أعفى البشير نائبه حسبو عبد الرحمن وبكري حسن صالح - الذي كان يشغل رئاسة الوزراء - من منصبيهما. وعين البشير وزير الكهرباء السابق معتز موسي في منصب رئيس الوزراء وعثمان يوسف كبر في منصب نائب الرئيس. كما كلف البشير وزراء الدفاع والخارجية وشؤون الرئاسة بممارسة مهامهم حتي تشكيل الحكومة الجديدة. ومنذ مطلع العام الجاري، شهدت البلاد مظاهرات بعد ارتفاع أسعار الخبز إلى الضعف بعدما ألغت الحكومة الدعم على طحين القمح، بالإضافة إلى بعض السلع الأساسية. وقد انخفضت العملة السودانية بما جعل من الصعب استيراد القمح ومواد أخرى. ويعاني الاقتصاد السوداني منذ انفصال جنوب السودان في عام 2011، مستحوذة على ثلاثة أرباع الموارد النفطية. وتسعى الخرطوم لتخفيض معدل الإنفاق الحكومي بهدف معالجة النقص الشديد في مخزون العملة الصعبة وتقليل معدل التضخم الذي وصل إلى رقم قياسي. وتعاني المصارف السودانية من انخفاض مقدار العملة السائلة، وقد أصبحت الطوابير الطويلة من المواطنين أمام نوافذ الصرف في المصارف من المظاهر المعتادة في الخرطوم خلال الأسابيع الماضية. كما أصبحت أغلب أجهزة الصرف الآلي فارغة من العملات. كما انخفض الحد الأقصى للسحب في بعض الأجهزة إلى 500 جنيه سوداني (نحو 28 دولارا) يوميا. وكان من المتوقع أن يتحسن الوضع الاقتصادي في البلاد بعد رفع العقوبات الاقتصادية الأمريكية التي ظلت مفروضة على السودان لنحو 20 عاما. لكن الأزمة اشتدت خلال السنة الأخيرة في ظل ازدهار السوق السوداء للدولار وتراجع النظام المصرفي الرسمي خاصة بعد خفض قيمة الجنيه السوداني وهو ما زاد من صعوبة استيراد السلع الأساسية مثل القمح. وارتفع سعر الدولار في السوق السوداء ليصل إلى نحو 47 جنيها، بينما بقي السعر الرسمي في المصارف نحو 30 جنيها للدولار. لكن المصارف لا توفر هذه الخدمة فعليا للعملاء، بحسب مراقبين. وأدت كل هذه العوامل إلى ارتفاع نسبة التضخم بنحو 64 في المئة بحلول يوليو/ تموز الماضي.
https://www.bbc.com/amharic/news-55317614
https://www.bbc.com/arabic/world-55315292
ታካሂሮ ሺራይሺ የተባለው ይህ ነፍሰ ገዳይ የፍርድ ሒደቱ በጃፓን ትልቅ ጉዳይ ሆኖ ቆይቷል፡፡ የሰውየው ድርጊትም ጃፓናዊያንን አስደንግጧል፡፡ ‹የትዊተሩ ነፍሰ በላ› በሚል ቅጽል በይበልጥ የሚታወቀው ይህ ሰው በ2017 ነበር ፖሊስ ሰዎችን እየቆራረጠ እንደሚገድል የደረሰበት፡፡ የሚኖርበት አፓርታማ ሲፈተሸም የገደላቸው ሰዎች ቁርጥራጭ ስጋ ተገኝቷል፡፡ ሺራዪሺ ድርጊቱን ስለመፈጸሙ ባለፈው ጥቅምት ለፍርድ ቤት ሳያቅማማ አምኗል፡፡ ‹‹የተመሰረተብኝ ክስ ሙሉ በሙሉ ትክክል ነው›› ብሎ ነበር ለፍርድ ቤቱ፡፡ ይህ የ30 ዓመት ጃፓናዊ ሴቶቹን ለመግደል በትዊተር የሚያማልለው ራሳቸውን ማጥፋት የሚሹ ሴቶችን ብቻ መርጦ ወደቤቱ በመጋበዝ ነበር፡፡ ራሳቸውን ማጥፋት የሚፈልጉ ሴቶችን አድኖ ከተዋወቃቸው በኋላ በሂደቱ አግዛችኋለሁ በማለት ቃል ይገባል፡፡ አብሯቸው ራሱን ለማጥፋትም በመስማማት ያበረታታቸው ነበር ተብሏል፡፡ ወንጀለኛው የሚኖረው በቶክዮ አቅራቢያ በምትገኝ ዛማ በምትባል ትንሽ ከተማ ውስጥ ነው፡፡ ጠበቃው የሞት ቅጣቱ እንዲቀልለት ቀደም ብለው ያቀረቡት መቃወሚያ ደንበኞቹ ራሳቸውን ለማጥፋት ቀድመው የተስማሙ መሆናቸውንና የእርሱ ድርሻ መተባበር ብቻ እንደነበር በመጥቀስ ነው፡፡ ነገር ግን ሺራይሺ የራሱን ጠበቃ መቃወሚያ በሚጣረስ መልኩ ደንበኞቹ ሳይስማሙ ጭምር ይገድላቸው እንደነበር ለፍርድ ቤት ተናግሯል፡፡ ዳኛው በመጨረሻ በሰጡት ብይን ሟቾች አንዳቸውም ነፍሳቸውን እንዲያጠፋላቸው ስምምነት አልፈጸሙም ነበር ብለዋል፡፡ ዘገባው ሺራይሺ በየትኛው መንገድ በሞት እንደሚቀጣ ያለው ነገር የለም፡፡ ፖሊስ በ2017 የወንጀለኛውን ቤት ሲፈትሽ ከ9 ሰዎች ውስጥ የሁለት ሴቶችን ጭንቅላት ተቆርጦ ማቀዝቀዣ ውስጥ ተቀምጦ አግኝቶ ነበር፡፡ የሚገድላቸውን ሴቶች ሰውነት ከበለተው በኋላ በመልክ በመልኩ በሳጥን ውስጥ ያስቀምጣቸው እንደነበር የመርማሪ ፖሊስ የምርመራ ውጤት ያሳያል፡፡ በየጊዜው ደብዛቸው የሚጠፉ ሴቶችን ፍለጋ ላይ የነበረ ፖሊስ የወንጀለኛው መኖርያ ቤት አካባቢ የሬሳ ሽታ መኖሩን ከጎረቤት ጥቆማ ማግኘቱን ተከትሎ ነው ያን ጊዜ የ27 ዓመት ወጣት የነበረውን ሰው ጠርጥሮ ምርመራ የጀመረበት፡፡
تاكاهيرو شيراشي بعد القبض عليه عام 2017 وكان تاكاهيرو شيراشي، الملقب بـ "قاتل تويتر"، قد اعتُقل في عام 2017 في أعقاب العثور على أشلاء من جثث القتلى في شقته. وأقر المتهم بجرائم القتل في أكتوبر/تشرين الأول الماضي، قائلا إن التهم الموجهة إليه "كلها صحيحة"، وكان جميع ضحاياه تقريبا من الشابات. واستخدم الرجل، البالغ من العمر 30 عاما، موقع تويتر لاستدراج النساء اللاتي يفكرن في الانتحار إلى منزله ، قائلا إنه يمكن أن يساعدهن على الانتحار، كما ادعى في بعض الحالات أنه سيقتل نفسه بجوارهن. واكتُشفت عمليات القتل المتسلسلة أول مرة في عيد الهالوين عام 2017، عندما عثرت الشرطة على أشلاء جثث ممزقة في شقة شيراشي في مدينة زاما اليابانية بالقرب من العاصمة طوكيو. مواضيع قد تهمك نهاية وكان محاموه قد احتجوا في وقت سابق بأن التهم الموجهة إليه ينبغي تخفيفها، مدعين أن ضحاياه وافقوا على القتل. لكن شيراشي عارض لاحقا رواية فريق دفاعه للأحداث، وقال إنه قتل دون موافقتهن. وقال القاضي ناوكوني يانو، الذي أصدر الحكم يوم الثلاثاء، إن "أيا من الضحايا لم يوافق على القتل". ونقلت صحيفة ستريتس تايمز عن القاضي قوله "تبين أن المدعى عليه مسؤول بالكامل". وكانت ثمانية من ضحاياه نساء، إحداهن تبلغ من العمر 15 عاما. وقالت وسائل إعلام يابانية إن الرجل الوحيد من بين الضحايا كان يبلغ من العمر 20 عاما، وقُتِل بعدما واجه شيرايشي بشأن مكان وجود صديقته. ما أصداء جرائم القتل؟ صدمت جرائم القتل الشارع الياباني. وعندما كُشِفَت في عام 2017، ولدَّت نقاشا جديدا على مواقع الإنترنت التي تناقش الانتحار. وأشارت الحكومة آنذاك إلى أنها قد تطرح قوانين جديدة. وتسببت عمليات القتل في تغيير تويتر لقواعده، إذ أدخل عليها تعديلات حتى "لا يروِّج المستخدمون أو يشجعوا الانتحار أو إيذاء النفس". وقال كبير المديرين التنفيذيين في تويتر، جاك دورسي، آنذاك إن القضية "محزنة للغاية". وتعاني اليابان من واحد من أكثر معدلات الانتحار في الدول الصناعية بالرغم من أن الأرقام تدنت منذ طرح إجراءات وقائية منذ أكثر من عقد مضى.
https://www.bbc.com/amharic/news-54106443
https://www.bbc.com/arabic/science-and-tech-54100604
አርትሚዝያ የተባለውና ከአርቲ ጋር የሚመሳሰለው ተክልን በመጠቀም የተሰራው የሚጠጣ 'መድኃኒት' በአገሪቱ ፕሬዝዳንት አንድሬይ ራጆሊና ሲሞካሽ ነበር። የዓለም ጤና ድርጅት በበኩሉ በዋነኛነት የወባ በሽታን ለማከም ጥቅም ላይ ከሚውለው አርትሚዝያ ተክል የሚሰራው 'መድኃኒት' በትክክል ኮቪድ-19ኝን እንደሚያድን በሳይንሳዊ መንገድ እስካሁን አልተረጋገጠም ሲል ቆይቷል። ለመሆኑ ስለዚህ ተክል ባህሪዎችና አጠቃላይ ሁኔታ ምን ያክል እናውቃለን? አርትሚዝያ ከየት መጣ? አርትሚዝያ ዋናው መገኛው ከወደ እሲያ ሲሆን በአሁኑ ሰዓት ግን በመላው ዓለም በሚገኙኛ ፀሐያማና ሞቃታማ የአየር ጸባይ ባላቸው አገራት በብዛት ይታያል። በዋነኛነት ተክሉ ቻይና ውስጥ ላለፉት 2 ሺህ ዓመታት ለባህላዊ መድኃኒትነት ጥቅም ላይ ሲውል ቆይቷል። በዚህም እንደ ወባ፣ ትኩሳትና ሌሎች ህመሞችን ለማከም ያገለግል ነበር። ይህ ተክል በቻይናውያን ዘንድ 'ኪንጋኦ' ተብሎ የሚጠራ ሲሆን ከመድኃኒትነት በተጨማሪ አርትሚዝያ የአልኮል መጠጦችም ውስጥ ይጨመራል። የማዳጋስካሩ ፕሬዝዳንት ከአርቲ የተሰራውን ጭማቂ ይዘው አርትሚዝያ ኮቪድ-19ኝን ያክም ይሆን? የማዳጋስካሩ ፕሬዝዳንት አንድሬይ ራጆሊና ባሳለፍነው ሚያዝያ ወር ላይ ከአርትሚዝያ የተሰራው የሚጠጣ 'መድኃኒት' ላይ ሙከራዎች እየተከናወኑ መሆናቸውን በመግለጽ 'መድኃኒቱ' ኮቪድ-19ኝን ለማከም መዋል እንደሚችል ደርሰንበታል ብለዋል። በያዝነው የፈረንጆቹ መስከረም ወርም ቢሆን ይህንኑ አስተያየታቸውን ደግመውታል። ነገር ግን በይፋ ሊታይ የሚችል ማረጋገጫ እስካሁን ድረስ ማዳጋስካር ማቅረብ አልቻለችም። በተጨማሪም 'መድኃኒቱን' ለመስራት ምን አይነት ሂደት እንደተከተሉና ተክሉ ምን ያህል ጥቅም ላይ እንደዋለ የተገለጸ ነገር አለመኖሩ በርካቶች ጥርጣሬ ውስጥ እንዲገቡ አድርጓቸዋል። ማዳጋስካር ግን እነዚህን ሁሉ አስተያየቶች ወደጎን በማለት እንደውም ይህንኑ ተክል በመጠቀም ለኮቪድ-19 የሚሆን የሚዋጥ መድኃኒት ማምረት የጀመረች ሲሆን በመርፌ መልክ የሚሰጥ መድኃኒትም በማዘጋጀት ላይ ናት። ለእነዚህ 'መድኃኒቶች' ደግሞ ክሊኒካዊ ሙከራዋን አጠናክራ መቀጠሏን ማዳጋስካር አስታውቃለች። የጀርመን እና የዴንማርክ ተመራማሪዎች ደግሞ አርትሚዝያ ምን ያክል ውጤታማ ሊሆን ይችላል የሚለውን እና እውን ኮቪድ-19ኝን ማከም ይችላል የሚለውን ለማረጋገጥ ጥናት በማካሄድ ላይ ይገኛሉ። አዲስ በሰሩት ጥናትም ተክሉ ኮቪድ-19ኝን የማዳከም አቅም እንዳለው ላቦራቶሪ ውስጥ ማረጋገጥ እንደቻሉ ገልጸዋል። ምንም እንኳን የተመራማሪዎቹ ጥናት በገለልተኛ ባለሙያዎች ባይገመገምም ከተክሉ የተወሰደው ቅንጣት የቫይረሱን እንቅስቃሴ መግታትና ማቀዝቀዝና ኃይለኛቱን መቀነስ እንደሚችል ተገልጿል። ተመራማሪዎቹ በአሜሪካው ኬንተኪ ዩኒቨርሲቲ ስር ሆነው የሚሰሩ ሲሆን በአሁኑ ጊዜ ክሊኒካዊ ሙከራ ለማድረግ በዝግጅት ላይ መሆናቸውም ተገልጿል። ቻይናም ብትሆን በዚሁ ተክል ላይ ምርምሮችን ማድረግ እንደጀመረች አስታውቃለች። በባህላዊ መንገድ ጥቅም ላይ ይውል የነበረውን ተክል በዘመናዊ ምርምርና እውቅት በመደገፍ የሚደረገው ለኮሮናቫይረስ ፍቱን መድኃኒት የማግኘት ሥራም ተጠናክሮ ቀጥሏል። በደቡብ አፍሪካ የሚገኙ ተመራማሪዎችም ቢሆኑ አርትሚዝያ ኮቪድ-19ኝን ምን ያክል ማከም ይችላል የሚለውን ማወቅ በማሰብ በላብራቶሪ ምርምር ማድረግ ከጀመረች ሰነባብታለች። የዓለም ጤና ድርጅት ግን አሁንም ቢሆን ከአርትሚዝያ ስለተሰራው 'መድኃኒት' ከማደዳስካር የተብራራ መረጃ አላገኘሁም እያለ ነው። የድርጅቱ የአፍሪካ አማካሪ ዢን ባፕቲስት ኒኬማ ለቢቢሲ እንደገለጹት ድርጅቱ በሚያገኘው መረጃ ላይ በመመስረት ክሊኒካል ሙከራዎች ላይ መሳተፍ እንደሚፈልግ ገልጸዋል። አሁን ግን የዓለም ጤና ድርጅት አርትሚዝያ ኮቪድ-19ኝን ስለማከሙ ማረጋገጫ የሚሆን መረጃ እንዳለገኘ ገልጿል።
يستخدم نبات الشيح كعنصر رئيسي في مركبات علاج الملاريا منذ زمن طويل وقد روج رئيس البلاد آندري راجولين، لشراب يستخدم مستخلصات نبات الشيح ( artemisia ). إلا أنه لا يوجد دليل حتى الآن على أن لهذا النبات - الذي تستخدم مركبات مستخلصة منه في مكافحة مرض الملاريا - القدرة على مكافحة كوفيد-19، بحسب منظمة الصحة العالمية. فما الذي نعرفه عن هذا النبات وما هي خصائصه؟ أصل النبات يعود أصل نبتة الشيح إلى قارة آسيا، لكنه ينمو في أجزاء أخرى كثيرة من العالم حيث تتوفر بيئة مشمسة ودافئة. مواضيع قد تهمك نهاية وقد استخدم في الطب التقليدي الصيني لأكثر من ألفي عام لعلاج عدد من الأمراض، بما في ذلك الملاريا، وكذلك لتخفيف الألم ومكافحة الحمى. ويعرف باسم "جينغهاو" في الطب الصيني، ويطلق عليه أيضاً اسم الشيح الحلو أو الشيح السنوي. ويستخدم كعلاج بديل بل ويوضع في بعض المشروبات الكحولية أيضاً. نباتات الشيح تزرع في مدغشقر هل يمكن أن يعمل الشيح على مكافحة كوفيد-19؟ قال رئيس مدغشقر راجولين في أبريل/نيسان من هذا العام إن التجارب التي أجريت على شراب "كوفيد أورغانيك" الذي يستخدم مكونات مستخلصة من نبات الشيح، أظهرت فعاليته ضد المرض. وقد كرر هذا الزعم مؤخراً في سبتمبر/أيلول الحالي أيضاً. لكن لم يقدم أي دليل بشكل علني على ذلك. كما أن التركيب الدقيق لهذا الشراب غير معروف، رغم قول الحكومة إن أكثر من 60٪ منه مشتق من نبات الشيح. وبدأت مدينة مدغشقر في إنتاج كبسولات ومحلول يمكن حقنه أيضاً، وبدأت فعلياً بإجراء التجارب السريرية عليه. كان العلماء الألمان والدنماركيون يختبرون مستخلصات من نباتات الشيح، والتي يقولون إنها أظهرت بعض الفعالية لمكافحة فيروس كورونا المستجد في بيئة مختبرية. وكشف بحث - لم تتم مراجعته بشكل مستقل من قبل علماء آخرين - عن أن هذه المستخلصات أظهرت نشاطًا مضاداً للفيروسات عند استخدامها مع الإيثانول النقي أو الماء المقطر. فيروس كورونا: ما أعراضه وكيف تقي نفسك منه؟ فيروس كورونا: ما هي احتمالات الموت جراء الإصابة؟ فيروس كورونا: هل النساء والأطفال أقلّ عرضة للإصابة بالمرض؟ فيروس كورونا: كيف ينشر عدد قليل من الأشخاص الفيروسات؟ ويعمل هؤلاء الباحثون مع جامعة كنتاكي لإجراء تجارب سريرية على البشر في مرحلة ما. وتجري الصين اختباراتها الخاصة، بناءً على الأدوية المستخدمة في الطب الصيني التقليدية التي تستخدم نبات الشيح الحولي أيضاً. وقد أجرى علماء في جنوب إفريقيا اختبارات في المختبرات على نبات الشيح الحولي وأنواع أخرى من النبات - الشيح الأفريقي - من أجل التأكد من فعاليته ضد وباء كوفيد-19، لكن لا توجد نتائج حتى الآن. يقول رئيس مدغشقر أندري راجولين إن الشراب المستخلص من نبات الشيح فعال ضد كوفيد-19 ماذا تقول منظمة الصحة العالمية عن الشيح؟ تقول منظمة الصحة العالمية إنها لم تحصل على معلومات مفصلة عن اختبارات مدغشقر حتى الآن. وقال جان بابتيست نيكيما، من المكتب الإقليمي لمنظمة الصحة العالمية في أفريقيا لبي بي سي، إن المنظمة قد تشارك لاحقاً في التجارب اعتماداً على المعلومات التي يحصلون عليها حول التجارب المبكرة. وفي الوقت الحالي، تقول منظمة الصحة العالمية إنه لا يوجد دليل على أن المنتجات المشتقة من الشيح تعمل على مكافحة هذا الفيروس. ويضيف أن جميع النباتات الطبية "يجب اختبارها من حيث الفعالية والآثار الجانبية الضارة" من خلال إجراء تجارب سريرية صارمة. كيف يستخدم الشيح لمكافحة الملاريا؟ يُطلق على المكون الفعال الذي يستخلص من أوراق نبات الشيح المجففة اسم "أرتيميسينين" وقد أثبت فعاليته في مكافحة الملاريا. وكانت للعلماء الصينيون الريادة في اكتشاف خصائصه عندما كانوا يبحثون عن علاج للملاريا في السبعينيات من القرن الماضي. وتوصي منظمة الصحة العالمية بالعلاجات المركبة القائمة على مادة الأرتيميسينين - والمعروفة باختصار بـ ACTs - لمكافحة الملاريا، وخاصة الأنواع المقاومة الآن للكلوروكين ، وهو أحد العلاجات الدوائية الرئيسية لهذا المرض. وتحتوي مركبات الأرتيميسينين على مشتقات مادة الأرتيميسينين مع مواد أخرى، التي تعمل على تقليل عدد طفيليات الملاريا في الجسم. وقد أشير إلى زيادة استخدام العلاجات القائمة على مادة الأرتيميسينين في البلدان الموبوءة بالملاريا بوصفها العامل الرئيسي في المساعدة على تقليل عدد الوفيات الناجمة عن المرض بالعالم في السنوات 15 الماضية. تظهر طفيليات الملاريا مقاومة عالية لبعض الأدوية ما هي مخاطر أن تتولد لدى الطفيليات مقاومة لهذه الأدوية؟ نظراً لأن مستخلصات "الأرتيميسينين الحولي" باتت تستخدم كعلاجات للملاريا، زاد استخدامها على نطاق أوسع وباتت تستخدم حتى في إنتاج أنواع من الشاي لأغراض طبية، وقد أثار ذلك قلقا من أن هذا الاستخدام غير المنظم قد يسمح لطفيل الملاريا بتطوير مقاومته لهذا النوع من الأدوية. وثمة عدد من البلدان في جنوب شرق آسيا لوحظت فيها هذه المقاومة بالفعل. ويقول جان بابتيست نيكيما، من منظمة الصحة العالمية: "نعلم أنه بمرور الوقت سيبدأ طفيلي الملاريا بالمقاومة، ولكن في هذه الفترة، يجب أن تكون المدة أطول قدر الإمكان". ولا تشجع منظمة الصحة العالمية الآن على استخدام أنواع وأشكال مادة الأرتيمسينين غير المصدق على سلامتها واستخدامها خارج الصيدليات، خشية أن تؤدي إلى زيادة مقاومة طفيليات الملاريا.
https://www.bbc.com/amharic/news-52605103
https://www.bbc.com/arabic/world-52606573
የዋይት ሐውስ ከፍተኛ የሕክምና አማካሪና የአሜሪካ የኮሮናቫይረስ ግብረ ኃይል ከፍተኛ ኃላፊ የሆኑት ዶክተር አንቶኒ ፋውቺ ከተጠቀሱት መካከል አንዱ ናቸው። አሜሪካ ከኮሮናቫይረስ ጋር በተያያዘ በምታደርገው ጥረት ፊት ለፊት ሲጋፈጡ የሚታዩት ዶክተር አንቶኒዮ ፋውቺ በበሽታው ከተያዘው ሰው ጋር የነበራቸው ንክኪ "ብዙ ለበሽታውም እንደማያጋልጣቸው" የሚመሩት ድርጅት የአሜሪካው ብሔራዊ ጤና ኢንስቲትዩት አስታውቋል። •ባራክ ኦባማ አሜሪካ ለወረርሽኙ የሰጠችውን ምላሽ "ቅጥ አምባሩ የጠፋው"ሲሉ ተቹ •በኮሮናቫይረስ ከተቀጠፉ ኢትዮጵያውያን መካከል ጥቂቶቹ የ79 አመቱ አንቶኒዮ ፋውቺ የኮቪድ 19 ምርመራ አድርገው ነፃ መሆናቸው ቢረጋገጥም ለተወሰኑ ጊዜያት ከሰው ተገልልለው በቤታቸው ሆነው እንደሚሰሩና በተከታታይም ምርመራ እንደሚደረግላቸው ኢንስቲትዩቱ ጨምሮ ገልጿል። የአሜሪካ ምክትል ፕሬዚዳንት ማይክ ፔንስ ፀሐፊ ኬቲ ሚለር፣ የቀዳማዊቷ እመቤት ሜላንያ ትራምፕ ረዳት ስቴፈን ሚለርም ከሰሞኑ በኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ መያዛቸው ተረጋግጧል። የፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ አልባሽም በቫይረሱ ተይዘዋል ተብሏል። ራሳቸውን ያገለሉት እነማን ናቸው ? የአሜሪካ የበሽታዎች ክትትልና ቁጥጥር ማዕከል ዳይሬክተር ሮበርት ሬድፊልድና የአሜሪካ የምግብና የመድኃኒት ቁጥጥር ኮሚሽነር ስቴፈን ሃንም በኮሮናቫይረስ ከታመመ ሰው ጋር ግንኙነት ነበራቸው በሚል ራሳቸውን አግልለው ይገኛሉ። •ቤታቸው እስር ቤት የሆነባቸው ጥቃት የሚደርስባቸው ሴቶች የአሜሪካ የበሽታዎች ክትትልና ቁጥጥር ማዕከል ባወጣው መግለጫው የ68 አመቱ ዳይሬክተር የኮሮናቫይረስ ምልክቶች እንደማይታይባቸውና ጤንነታቸውም ጥሩ እንደሆነ አረጋግጦ በዋይት ሃውስ ውስጥ በቫይረሱ ከተያዘ ሰው ጋር ንክኪ ፈጥረዋል በሚልም በቤታቸው ሆነው ይሰራሉ ተብሏል። ንክኪ ከማን ጋር እንደነበራቸው አልተገለፀም። የአሜሪካ የምግብና የመድኃኒት ቁጥጥር ለሮይተርስ እንደተናገረው የ60 አመቱ ኮሚሽነር ስቴፈን ሃንም በተደረገላቸው ምርመራ ነፃ ቢሆኑም ራሳቸውን ለሁለት ሳምንታት ያህል ለይተው እንደሚያቆዩ ቃለ አቀባዩ ገልፀዋል። የአሜሪካ የበሽታዎች ክትትልና ቁጥጥር ማዕከል ዳይሬክተር ሮበርት ሬድፊልድና የአሜሪካ የምግብና የመድኃኒት ቁጥጥር ኮሚሽነር ስቴፈን ሃንም ራሳቸውን አግልለዋል ሦስቱ የሥራ ኃላፊዎች የምክር ቤቱን አባላትም በሚቀጥለው ሳምንት ምክር ቤቱን ለማናገር ቀጠሮ ይዘው ነበር ተብሏል። የዶክተር አንቶኒዮ ፋውቺ ራሳቸውን የማግለል ዜና ይፋ ከመሆኑ በፊት፣ ከንቲባ ላማር አሌክሳንደር ሁለቱ የሥራ ኃላፊዎች በቪዲዮ ከምክር ቤቱ ጋር ይወያያሉ ብለው ነበር። እስካሁን ባለው መረጃ በአሜሪካ ውስጥ 1.3 ሚሊዮን ሰዎች በቫይረሱ የተያዙ ሲሆን፣ 78 ሺህ 794 ሞቶች መከሰታቸውን የጆንስ ሆፕኪንስ ዩኒቨርስቲ የተገኘው መረጃ ያሳያል። ይህም አሃዝ አሜሪካን ከአለም ቀዳሚ አድርጓታል። በርካታ የአሜሪካ ግዛቶች የቫይረሱን መዛመት ለመቆጣጠር አስገዳጅ የቤት ውስጥ መቀመጥን ጨምሮ እንቅስቃሴ የሚገድቡ መመሪያዎችን ባለፈው ወር ቢያስተላልፉም ብዙዎቹ መመሪያዎቹን አላልተው ሰዎች ወደ ሥራቸው እንዲመለሱ ማድረጋቸው በጤና ባለሙያዎች ዘንድ ስጋትን ፈጥሯል። ቫይረሱን ለመቆጣጠር እያደረገች ያለችውን እርምጃም የቀድሞው ፕሬዚዳንት ባራክ ኦባማ "ቅጥ አምባሩ የጠፋው" ሲሉ ክፉኛ ተችተውታል።
أصبح فوتشي في الفترة الأخيرة من الوجوه المألوفة عالميا لملازمة ترامب يوميا أثناء تحديث فيروس كورونا ويخضع أنطوني فوتشي، الذي أصبح وجها مألوفا على مستوى العالم لدى الخبراء الطبيين في مكافحة فيروس كورونا، للعزل ضمن الأعضاء الثلاثة. وقال المعهد الوطني لأمراض الحساسية والأمراض المعدية في الولايات المتحدة، الذي يرأسه فوتشي، إن احتمالات خطر إصابة فوتشي "منخفضة" نظرا لتدني درجة مخالطته. أوباما يعتبر إدارة ترامب لأزمة فيروس كورونا "كارثية وفوضوية" ترامب: وباء كورونا "هجوم" أسوأ من بيرل هاربر و11 سبتمبر مواضيع قد تهمك نهاية كما خضع الخبير الطبي البارز لاختبار الكشف عن فيروس كورونا وجاءت نتيجته سلبية. وتقرر أن يعمل الخبير الطبي، البالغ من العمر 79 سنة، من المنزل في الوقت الحالي، وسيخضع لاختبار الكشف عن الفيروس الوبائي بصفة دورية، وفقا للمعهد الوطني لأمراض الحساسية والأمراض المعدية. وجاءت النتيجة إيجابية بعد اختبار الكشف عن فيروس كورونا الذي خضعت له كاتي ميلر، مديرة المركز الصحفي لنائب الرئيس الأمريكي مايك بنس وزوجة مساعد الرئيس ترامب ستيفن ميلر، الجمعة الماضية. كما ثبتت إصابة مساعد لترامب بفيروس كورونا بعد خضوعه لاختبار الكشف عن الفيروس. من يخضع للعزل الذاتي؟ يخضع للعزل الذاتي، بين أعضاء من فريق مكافحة فيروس كورونا في البيت الأبيض، روبرت ريدفيلد، مدير مركز مكافحة الأمراض والوقاية منها، ومفوض هيئة الرقابة على الغذاء والدواء ستيفن هان. وفي بيان صادر عن مركز مكافحة الأمراض والوقاية منها، أكد المركز أن ريدفيلد، 68 سنة، لم تظهر عليه أية أعراض للمرض ولا يشعر بأي تدهور في حالته الصحية، لكنه سيبدأ العمل من المنزل لأسبوعين نظرا "لاحتمالات مخالطة منخفضة" لشخص مصاب في البيت الأبيض. وقال متحدث باسم هيئة الرقابة على الغذاء والدواء في الولايات المتحدة الجمعة الماضية إن ستيفن هاهن، 60 سنة، سيدخل في عزل ذاتي، وذلك رغم ظهور نتيجة سلبية للكشف عن فيروس كورونا الذي خضع له رئيس الهيئة. ونقلت وكالة رويترز للأنباء عن مصدر مسؤول القول إن قائد الحرس الوطني الأمريكي، الجنرال جوزيف لينجيل، يواجه حالة من عدم اليقين بعد أن جاءت نتيجة اختبارات كورونا التي أجريت له، مطلع الأسبوع، متضاربة بين إيجابية وسلبية. ونقلت الوكالة عن مصدر لم تسمّه إن قائد العمليات البحرية، الأدميرال مايك جيلداي، سيخضع للعزل الذاتي رغم ثبوت عدم إصابته بالفيروس، وذلك بعد مخالطته مصاباً بفيروس كورونا. يدخل ريدفيلد وهاهن عزلا ذاتيا لأسبوعين ويقفان أمام لجنة برلمانية الثلاثاء المقبل عبر الفيديو وكان من المقرر أن يقف المسؤولون الثلاثة للشهادة أمام لجنة في مجلس الشيوخ الأمريكي الثلاثاء المقبل. وقبل الإعلان عن العزل الذاتي لفوتشي، أكد رئيس فريق مكافحة فيروس كورونا في البيت الأبيض لامار أن ريدفيلد وهاهن سيدليان بالشهادة أمام لجنة مجلس الشيوخ عبر الفيديو. الموقف في الولايات المتحدة بلغ عدد المصابين بفيروس كورونا 1.3 مليون حالة مع وصول عدد وفيات الفيروس الوبائي إلى 78794 وفاة، وفقا لجامعة جونز هوبكنز، مما يشير إلى أعلى معدلات الإصابة والوفاة في العالم. وخضع عدد كبير من الولايات الأمريكية للإغلاق في مارس/ آذار الماضي في محاولة للحد من انتشار فيروس كورونا، لكن بعضها بدأ تخفيف تلك الإجراءات والسماح للسكان بالعودة إلى العمل، وهي الخطوة التي يخشى مسؤولون في قطاع الصحة الأمريكي أن تكون سببا في المزيد من انتشار الفيروس. ووجه الرئيس الأمريكي السابق، باراك أوباما، انتقادات حادة للرئيس الحالي، دونالد ترامب، على مستوى طريقة تعامله مع أزمة فيروس كورونا. وأثناء مكالمات هاتفية أجراها أوباما مع أعضاء سابقين في فريق العمل الخاص به، وصف الرئيس الأمريكي السابق طريقة التعامل مع الأزمة بأنها "كارثية وفوضوية". وقال الرئيس ترامب، الأسبوع الماضي، إنه سيبدأ في توجيه فريق مكافحة فيروس كورونا في البيت الأبيض إلى دراسة إمكانية استئناف النشاط الاقتصادي، وذلك بعد يوم واحد من حديثه عن حل هذا الفريق.
https://www.bbc.com/amharic/47235820
https://www.bbc.com/arabic/world-47242351
እንግሊዝን ስትለቅ 15 ዓመቷ ነበር የ19 ዓመቷ ታዳጊ እንግሊዝን ለቀው ከወጡ ሦስት ልጆች አንዷ ስትሆን፤ ውሳኔዋ እንደማይጸጽታት ተናግራለች። በእንግሊዝ ሳለች የትምህርት ቤት ጓደኛዋ የነበረችውና አብራት ወደ ሶሪያ ያቀናችው ጓደኛዋ፤ በቦምብ ፍንዳታ እንደሞተች ተናገራለች። የሶስተኛዋ ልጅ እጣ ፈንታ ምን እንደሆነ ግን አልታወቀም። ሶሪያ በሚገኝ የስደተኞች መጠለያ ውስጥ ያለችው ሻሚማ፤ የዘጠኝ ወር ነፍሰ ጡር መሆኗን ተናግራ ልጇን ለመውለድ ወደቤቷ መመለስ እንደምትፈልግ ተናግራለች። ከዚህ በፊት ሁለቴ ብትወልድም ሁለቱም ሞተውባታል። የ 'ቤተናል ግሪን' አካዳሚ ተማሪዎች የነበሩት ሻሚማና አሚራ ቤዝ እንግሊዝን በ 2015 ሲለቁ 15 አመታቸው የነበረ ሲሆን፤ ካዲዛ ሱልጣን ደግሞ 16 ዓመቷ ነበር። • አልሸባብ አይኤስ ላይ ጦርነት አወጀ • ፖሊስ የላስ ቬጋሱ ታጣቂ ጥቃቱን ለመፈፀም ምን እንዳነሳሳው እያጣራ ነው ከጋትዊክ አየር ማረፊያ ወደ ቱርክ የሄዱት "ለአጭር ቀናት" በማለት ለቤተሰቦቻቸው ተናግረው ቢሆንም በኋላ ግን የሶሪያን ድንበር አልፈው አይኤስን ተቀላቀሉ። ራቃ ሲደርሱ ሻሚማ ሙሽራ ልትሆን ከተዘጋጀች ልጅ ጋር በአንድ ቤት እንደተቀመጡ ለ 'ዘ ታይምስ' መፅሔት ተናግራለች። "እንግሊዘኛ ተናጋሪ የሆነና እድሜው ከ20 እስከ 25 የሚሆን ሰው ለማግባት ጠየቅሁ" ትላለች። ከአስር ቀን በኋላ ወደ እስልምና እምነቱን የቀየረ የ27 ዓመት ሆላንዳዊ ወጣት አገባች። ከዛ ጊዜ ጀምራ ከሱ ጋር የቆየች ሲሆን፤ ጥንዶቹ የቡድኑ የመጨረሻ ግዛት ከነበረው ምስራቃዊ ሶሪያ ባጉዝ ከሁለት ሳምንት በኋላ አምልጠው ሄዱ። የትዳር አጋሯ ለሶሪያ ተዋጊዎች እጁን የሰጠ ሲሆን፤ እሷ ግን በሰሜናዊ ሶሪያ ከ39 ሺህ ስደተኞች ጋር በስደተኞች መጠለያ ውስጥ ትገኛለች። • በአንድ ቤተሰብ አባላት የተቀነባበረው የሽብር ጥቃት • ትራምፕ ቱርክን አስጠነቀቁ በ 'ዘ ታይምስ' ጋዜጠኛ አንቶና ሎይድ የአይኤስ ተዋጊዎች ጠንካራ ግዛታቸው የነበረው ራቃ እንደጠበቀችው አግኝታው እንደሆነ ተጠይቃ "አዎ፤ በየሰዓቱ ቦንብ ፍንዳታ ነበር። ከዚያ ውጪ ግን መደበኛ ህይወት ነበር" ብላለች። "ለመጀመሪያ ጊዜ የተቀላ አንገት በቆሻሻ መጣያ ገንዳ ውስጥ ማየቴ አልረበሸኝም" ብላለች። ከእንግሊዝ መውጣቷ እንደማይጸጽታትም ተናግራለች። "የዛሬ አራት አመት ከትምህርት ቤት ጠፍቼ የሄድኩት የ15 ዓመት ትንሽ ተማሪ አይደለሁም" ስትል ለጋዜጠኛው ተናግራለች። ከግራ ወደ ቀኝ ካዲዛ ሱልጣን፣ አሚራ አባስ እና ሻሚማ ቤገም የሌላዋ ሴት የካዲዝ ሱልጣን ቤተሰብ ጠበቃ በ2016 በሩሲያ የአየር ጥቃት ሞታለች ብለው እንዳሰቡ ይናገራል። ሻሚማም ለ' ዘ ታይምስ' እንደተናገረችው ጓደኛዋ በአየር ድብደባው "ድብቅ ነገር ይካሄድበት በነበረ ቤት ውስጥ" እንደተገደለች ተናግራለች። አክላም "እንዲህ ይሆናል ብዬ አልጠበቅኩም። መጀመሪያ ላይ ውሸት ነው ብዬ ነበር። ከተገደልንም አብረን እንገደላለን ብዬ ነበር የማስበው" ብላለች። ሻሚማ ሁለት ልጆች ማጣቷ ድንጋጤ ፈጥሮባት ነበር። የመጀመሪያ ልጇ ሴት የነበረች ሲሆን፤ በአንድ አመት ከዘጠኝ ወሯ ባጉዝ በሚባል ስፍራ ነው የተቀበረችው። ሁለተኛ ልጇ ከመጀመሪያ ልጇ ቀድማ የሞተች ሲሆን፤ ከሶስት ወር በፊት የስምንት ወር ልጅ እያለች በምግብ እጥረት ነው የሞተችው። ለዛም ነው አሁን በሆዷ ላለው ልጅ የበለጠ የምትንሰፈሰፈው። • ሱዳን ውስጥ የዳቦና የነዳጅ ዋጋ ንሮብናል ያሉ ዜጎች ከፖሊስ ጋር ተጋጩ ይህ ሁኔታዋ ባጉዝን ለቆ ለመሄድ አንድ ምክንያት እንደሆናት ትናገራለች። "ደካማ ነኝ። ስቃይና እንግልት በበዛበት የጦር ሜዳ መቆየት አልችልም" በማለት "በተጨማሪም እዚህ ከቆየሁ በሆዴ ያለውን ልጅ እንደሌሎች ልጆቼ አጣዋለሁ ስል እሰጋለሁ" ብላለች። "ለዚያም ነው ወደ እንግሊዝ መመለስ የምፈልገው። ቢያንስ ቢያንስ የልጄን ጤንነት እንደሚንከባከቡት አውቃለሁ" ብላለች። አይኤስ በኢራቅና በሶሪያ ይቆጣጠራቸው የነበሩትን ጠንካራ ግዛቶቹን ማጣቱ ይታወሳል። ነገር ግን አሁንም በሰሜን ምስራቅ ሶሪያ ውጊያ የቀጠለ ሲሆን፤ የኩርድ አማፅያን በርካታ የውጭ ሀገር ተዋጊዎችን መያዛቸውን እየተናገሩ ነው።
من هي شميما بيغوم وماذا تفعل؟ شاميما بيغوم من بيثنال غرين شرقي لندن غاردت بريطانيا عام 2015 في عنفوان قوة التنظيم الدولة الإسلامية في سوريا والعراق. وكانت شاميما واثنتان من صديقاتها وهما أميرة عباسي وخديجة سلطانة غادرن لندن من مطار غاتويك إلى تركيا بعد الكذب على أولياء أمورهن بشأن خططهن، بينما سعين للانضمام لصديقة رابعة وهي شارمينا بيغوم التي غادرت عام 2014. تدابير جديدة لحماية طلبة المدارس في بريطانيا من التشدد "معارك شرسة" لطرد تنظيم الدولة الإسلامية من آخر معاقله شرقي سوريا وقد قام المهربون الذين يعملون لحساب التنظيم بنقلهن عبر الحدود إلى المناطق التي يسيطر عليها مقاتلو التنظيم في سوريا وهناك تزوجن بالمقاتلين الأجانب الذين تدفقوا على التنظيم من كل أنحاء العالم. كان هدف التنظيم تربية جيل جديد من الأطفال الموالين لدولة الخلافة المزعومة وإغراء الشابات كان المفتاح الرئيسي في هذه الخطة. ومثل غيرها من الشابات البريطانيات عاشت شاميما في البداية في بيت مع أخريات حيث خضعن للمزيد من الدروس الأيديولوجية لحين العثور على العريس المناسب. وقد قتلت خديجة سلطانة بعد ذلك بعامين في غارة جوية على الرقة، بحسب تقارير إعلامية. كما أفادت التقارير أن زوج شاميما هو يوغو ريدجيك وهو هولندي انجليزي تحول للإسلام وكانت قد قالت في حديثها مع صحيفة التايمز إن طفليهما الأول والثاني توفيا جراء سوء التغذية وقلة الأدوية. ومع تصاعد الغارات الجوية على الرقة وانكماش المساحة التي يسيطر عليها التنظيم هرب الزوجان إلى آخر معاقل التنظيم قبل أن تنتقل شاميما إلى مخيم للاجئين وهي حامل بطفلها الثالث. ما مدى تطرفها؟ عندما هربت شاميما وصديقتاها إلى سوريا كان الأهل وأجهزة الأمن البريطانية يأملون في أن تعود الفتيات إلى رشدهن ويحاولن العودة. كما كانت أجهزة الأمن في لندن تخشى من تحول الفتيات إلى أدوات دعائية في يد تنظيم الدولة. يبدو من لهجة شاميما مع صحيفة التايمز أنها غير نادمة فعندما وصفت رؤيتها لرأس مقاتل معادي للتنظيم مقطوعة لم تبد منزعجة ووصفته بأنه "عدو الإسلام". هل يمكنها العودة لبريطانيا؟ على المدى القصير الإجابة هي لا، إذ لا يوجد طاقم قنصلي بريطاني في سوريا للمساعدة ولن يأمر المسؤولون القوات بالمخاطرة بحياتهم لمساعدة شخص انضم لتنظيم إرهابي محظور. ولكن على افتراض أنها خرجت من مخيم اللاجئين وعبرت الحدود لتركيا، هل يمكنها أن تستقل الطائرة لبريطانيا؟ حكاية مغربية غادرت لاستعادة أحفادها من تنظيم الدولة الإجابة أيضا لا، إذ ليس بحوزتها أي مستندات سفر حيث أن المنضمين للتنظيم كانوا يجبرون على تسليم جوازات سفرهم وفي الواقع أن بعضهم أحرقها كدليل على ولائه للتنظيم. ولدى وزارة الداخلية البريطانية سلطة إلغاء جوازات السفر للحيلولة دون تنقل الناس بحرية وهذا تكتيك معروف لمنع المقاتلين من عبور الحدود، كما أن لبريطانيا سلطة تجريد شاميما من الجنسية وهذا الأمر مستبعد لأنها ليست مقاتلة. ولو وصلت إلى مكان آمن فإنه بوسع المسؤولين الأمنيين التحكم مؤقتا في مسألة عودتها من خلال أمر الاستبعاد المؤقت وهو إجراء قانوني استخدم 9 مرات في عام 2017. وهذا الإجراء القانوني يمنع عودة مواطن بريطاني حتى يوافق على رضوخه للتحقيق والمراقبة وإذا تطلب الأمر الخضوع لما يلزم للتخلص من "تطرفه". وماذا عن سنها؟ من الناحية القانونية فإن شاميما كانت طفلة عندما انضمت للتنظيم فإذا كانت دون الثامنة عشر فإن الحكومة البريطانية عليها واجب الأخذ "بمصلحتها" في الاعتبار لدى النظر في الخطوة المقبلة. ولكنها تبدو الآن بالغة وغير نادمة وإذا كانت تريد العودة فعليها تحمل تبعات أعمالها ومواجهة محاكمة محتملة حتى لو كانت قصتها عن زواج وإساءة معاملة. وتقول شاميما إنها في الشهر التاسع من الحمل وانها لو وضعت بسلام فإنها تريد العودة لبريطانيا وهذه قضية مختلفة قليلا وأكثر تعقيدا. فإذا كانت شاميما مازالت بريطانية فإن طفلها سيكون كذلك وذلك سيتطلب الأخذ في الاعتبار مصلحة الطفل. ولا يعني ذلك إرسال قوات لإخراجها من هناك، ولكن سيكون على الخدمات الاجتماعية النظر في مسألة عودة أم وطفل لو كانت لديهما القدرة على العودة. ووفقا للإحصائيات فإنه ومنذ عام 2015 تم منع نحو 100 طفل في انجلترا وويلز من نقلهم لمناطق الصراع في سوريا والعراق، وقد تطلب ذلك إجراءات قانونية من بينها نقل رعايتهم لأسر أخرى، وقد قدمت أدلة في بعض القضايا على تعرض الأطفال لغسيل دماغ من الآباء لذلك فإن مسألة طفل شاميما معقدة. هل تحاكم شميما بيغوم؟ هل حقا هزم تنظيم الدولة الإسلامية؟ من الصالح العام الإقدام على خطوة كهذه ،وكذلك هناك سابقة بهذا الشأن. فهناك تارينا شاكيل من بورتون آبون ترينت، وهي أيضا عروس جهادية خرجت من منطقة النزاع، ولدى عودتها لبريطانيا سجنت لعضويتها بجماعة إرهابية وهذه هي نوعية المحاكمة التي قد تواجهها شاميما في حالة عودتها. ولكن إذا عادت بيغوم إلى بريطانيا فإنها ستخضع لتحقيقات دقيقة كما ستخضع لبرنامج إعادة تأهيل لتخليصها من الافكار المتطرفة من خلال مجموعة من الخبراء المدربين وهذا عمل صعب ولا ينجح عادة. ولكن هؤلاء الخبراء هم فقط من بوسعهم تحديد ما إذا كان بوسع شاميما بيغوم العودة للحياة الطبيعية أم لا.
https://www.bbc.com/amharic/news-56877326
https://www.bbc.com/arabic/sports-56878931
ክለቦች ከዚህ ውሳኔ የደረሱት ማሕበራዊ ድር አምባዎች ላይ የሚታዩ ብዘበዛዎችና ማግለሎችን በመቃወም ነው። አድማው የሚጀምረው ከአምስት ቀናት በኋላ ሚያዚያ 22 ነው። የእግር ኳስ ማሕበር፣ እንዲሁም ሌሎች ይመለከተናል የሚሉ መሥሪያ ቤቶችን ጨምሮ ኪክ ኢት ኦፍ የተባለው ፀረ-ማግለል ድርጅት በዚህ አድማ ላይ ይሳተፋሉ። የኪክ ኢት ኦፍ ሊቀመንበር ሳንጃይ ባንዳሪ "ይህ አድማ ምን ያክል እንደመረረን የሚያሳይ ነው" ይላሉ። "ማሕበራዊ ድር አምባ አሁን አሁን በጣም መርዛማ ለሆኑ ብዝበዛዎች የተጋለጠ ሆኗል ።" እኛ አንድ ላይ ሆነን ይህን አድማ የምንመታው ሥልጣኑ ላላቸው መልዕክት ለማስተላለፍ ነው። እርምጃ እንድትወስዱ እንፈልጋለን። ለውጥ እንድታመጡ እንሻለን።" ሊቀ መንበሩ ማሕበራዊ ድር አምባዎች ፊታቸውን ደብቀው ለሚበዘብዙ ሳይሆን ለእግር ኳሱ ቤተሰቡ ነው የተመቸ ሊሆን የሚገባው ሲሉ ይሞግታሉ። ባለፈው ዓመት የቆዳ ቀለሙን አስመልክቶ ብዝበዛ የደረሰበት የሼፊልድ ዩናይትዱ ዴቪድ ማክጎልድሪክ "ጊዜው አሁን ነው" ይላል። "በእኔ ላይ የደረሰው በሌሎች በርካታ ተጫዋቾች ላይ ደርሷል። የሆነ ነገር ሊፈጠር ይገባዋል። የቆዳ ቀለምን መሠረት አድርጎ ጥቃት ማድረስ ለብዙዎች ቀላል ነው።" ጎልድሪክ ትላንት [ቅዳሜ] ምሽት ከብራይተን ጋር በነበረው ጨዋታ አንድ ጎል አስቆጥሮ ቡድኑ እንዲያሸንፍ አስችሏል። ተጫዋቹ ከግጥሚያው በኋላ በሰጠው አስተያየት "ሱፐር ሊግን በ48 ሰዓታት አስወገድን። ዘረኝነት መርታት ያቃተን ለምንድነው?" ሲል ጠይቋል። የብራይተኑ ፈረንሳዊ አጥቂ ኒል ሞፔም በተመሳሳይ ማሕበራዊ ድር አምባው ላይ ጥቃት ደርሶበታል። ተጫዋቹ ለስካይ ስፖርት በሰጠው ድምፅ "አድማው ትክክለኛ ነው" ሲል ተደምጧል። "ተጫዋቾች በይነ መረብ ላይ ብዙ ጥቃት ይደርስባቸዋል። ይህን መዋጋት አለብን። አሁን አንድ ላይ መሆናችን መልካም ነገር ነው።" ክለቦችን ጨምሮ አስተዳዳሪ አካላት እንዲሁም የእግር ኳስ ዳኞች ማሕበር ከትዊተር፣ ፌስቡክና ኢንስታግራም ራሳቸውን ለአምስት ቀናት ለማግለል ተስማምተዋል። ከሳምንታት በፊት ስዋንሲ ሲቲ የተሰኘው ቡድን ተጫዋቾቹ ላይ በደረሰው ጥቃት ምክንያት የአንድ ሳምንት አድማ አድርጎ ነበር። ሌላኛው የቻምፒዮንሺፕ ቡድን በርሚንግሃም ሲቲና የስኮትላንዱ ሬንጀርስም ማሕበራ ድር አምባው ላይ አድማ መትተው ነበር። የቀድሞው የአርሰናል ተጫዋች ፈረንሳዊው ቲዬሪ ሄንሪ በዘረኝነትና በሌሎች ጥቃቶች ሳቢያ ከማሕበራዊ ድር አምባዎች ራሱን ሙለ በሙሉ ማግለሉን ማስታወቁ አይዘነጋም። ከቢቢሲ ጋር ቆይታ የነበረው የ43 ዓመቱ ሄንሪ "በቃ ማለት በቃ ነው" ሲል ተቃውሞውን ገልጿል። ሊቨርፑል ሶስቱ ጥቁር ተጫዋቾቹ አሌክሳንደር-አርኖልድ፣ ናቢ ኬታና ሳዲዮ ማኔ ጥቃት ከደረሰባቸው በኋላ ቁጣውን መግለፁ ይታወሳል። አድማ መቺዎች ዓላማቸው ማሕበራዊ ድር-አምባዎች ጥላቻን እንዲያስወግዱና ትምህርትም እንዲሰጡ መሆኑን በመግለጫቸው አትተዋል። የዩናይትድ ኪንግደም መንግሥት ትላልቅ የማሕበራዊ ድር አምባ ኩባንያዎች ችግሩን መቅረፍ ካልቻሉ ቅጣት እንደሚጥል ዝቶ ነበር። ፌስቡክ የካቲት ላይ ከበድ ያሉ እርምጃዎችን ለመውሰድ እንዳሰበ አስታውቆ ነበር። በፌስቡክ የሚተዳደረው ኢንስታግራም ደግሞ ባለፈው ሳምንት ተጠቃሚዎች ጓደኞቻቸው ያልሆኑ ሰዎች መልዕክት እንዳይልኩላቸው የሚያስችል መንገድ አምጥቻለሁ ብሏል።
صناع كرة القدم الإنجليزية في مختلف المجالات سيقاطعون التواصل الاجتماعي بداية من 30 أبريل واتفقت الأندية على البدء في المقاطعة رسميا ابتداء من 30 أبريل/نيسان الجاري. وسيشارك في المقاطعة أيضا اتحاد كرة القدم الإنجليزي، بالإضافة لهيئات منظمة للدوري ومنظمات أخرى مشاركة، بما في ذلك الجمعية الخيرية لمكافحة التمييز Kick it Out. وقال سانجاي بهانداري، رئيس الجمعية الخيرية إن "هذه المقاطعة تدل على غضبنا الجماعي". وأضاف: "وسائل التواصل الاجتماعي الآن للأسف وعاء منتظم للإساءة السامة". مواضيع قد تهمك نهاية وشدد على أنه من خلال "الانسحاب من المنصات، فإننا نوجه إشارة رمزية لأولئك الذين يتمتعون بالسلطة. وهي أننا نطلب منكم أن تتحركوا، نحتاج منكم إحداث التغيير". وطالب منصات التواصل الاجتماعي أن تكون "بيئة معادية للمسيئين وليس لعائلة كرة القدم". نجم مانشستر يونايتد يرد على إساءات عنصرية: "أنا أسود وأفتخر" نجم فرنسا السابق يقاطع منصات التواصل الاجتماعي بسبب العنصرية اعتداءات عنصرية على مواقع التواصل تطال لاعبين من منتخب ويلز ورحب ديفيد ماكغولدريك، لاعب شيفيلد يونايتد، الذي تعرض لإساءات عنصرية العام الماضي، بهذه الخطوة قائلا: "لقد حان الوقت. ما أضر بوسائل التواصل الاجتماعي حدث معي". وأضاف: "لقد حدث هذا للعديد من اللاعبين. يجب أن يكون هناك تحرك، من السهل جدًا التعرض للإيذاء العنصري هناك". وأضاف مهاجم شيفيلد في حديث لشبكة سكاي سبورتس، مساء السبت بعد تسجيله هدف فوز فريقه على برايتون: "تم إلغاء دوري السوبر في 48 ساعة، لماذا لا يتم التعامل إذا مع أزمة العنصرية؟ إنها أهم بالنسبة لي". كما تعرض نيل موباي، مهاجم برايتون للإساءة عبر الإنترنت وقال لشبكة سكاي سبورتس إن المقاطعة كانت خطوة "جيدة للغاية". وقال اللاعب الفرنسي المحترف في الدوري الإنجليزي "يتعرض اللاعبون للكثير من الإساءات عبر الإنترنت وعلينا محاربتها. إنها (المقاطعة) طريقة جيدة للقيام بذلك. من الجيد أننا في هذا معا". ليفربول أثار قضية العنصرية بعد تعرض لاعبيه ساديو ماني ونابي كيتا وترينت ألكسندر لإساءات عنصرية عبر التواصل الاجتماعي كما التزمت رابطة مشجعي كرة القدم، ورابطة مدربي الأندية الإنجليزية، وأندية الدوريات النسائية لكرة القدم ورابطة حكام كرة القدم هيئة بمقاطعة تويتر وفيسبوك وانستاغرام. وتأتي هذه الخطوة بعد ثلاثة أسابيع من إغلاق نادي سوانزي سيتي لحساباته على وسائل التواصل الاجتماعي لمدة أسبوع لاتخاذ موقف ضد الانتهاكات، بعد استهداف عدد من لاعبيه. واتخذ منافسوه في بطولة دوري الدرجة الأولى نفس الخطوة وقاطعوا وسائل التواصل الاجتماعي، ومن بينهم فريقا برمنغهام سيتي ورينجرز بطل اسكتلندا. وكان النجم الفرنسي تييري هنري، مهاجم أرسنال ومنتخب فرنسا السابق، قد قرر الانسحاب من جميع وسائل التواصل الاجتماعي في مارس/آذار الماضي، بسبب العنصرية والتنمر عبر المنصات. وفي مقابلة مع برنامج "نيوزنايت" على بي بي سي، قال هنري، 43 عاما، "لقد طفح الكيل"، وكان عليه أن يتخذ موقفا ضد العنصرية على وسائل التواصل الاجتماعي. وأعلن فريق ليفربول خلال أبريل/نيسان الجاري، أنه "لا يمكن السماح باستمرار" الانتهاكات العنصرية على وسائل التواصل الاجتماعي، بعد استهداف اللاعبين ترينت ألكسندر أرنولد، ونابي كيتا وساديو ماني خلال أبريل/نيسان. وقال بيان مشترك صادر عن رابطات كرة القدم الإنجليزية إن المقاطعة هي "للتأكيد على أن شركات وسائل التواصل الاجتماعي يجب أن تفعل المزيد للقضاء على الكراهية على الإنترنت"، مع "إبراز أهمية تثقيف الناس". وتابع البيان: "بالطبع خطوة المقاطعة من جانب كرة القدم لن توقف بلاء الانتهاكات التمييزية عبر الإنترنت، لكنها ستثبت أن اللعبة مستعدة لاتخاذ خطوات طوعية واستباقية في هذه المعركة المستمرة". وقالت إيدلين جون، مديرة المساواة والتنوع في الاتحاد الإنجليزي إن "كرة القدم الإنجليزية لن تتسامح مع التمييز بأي شكل من الأشكال". تييري هنري أعلن انسحابه من منصات التواصل الاجتماعي بسبب العنصرية وأضافت: "ندعو المنظمات والأفراد في كل عناصر اللعبة للانضمام إلينا في مقاطعة مؤقتة لمنصات التواصل الاجتماعي هذه، لإظهار التضامن والتوحيد في الرسالة". وطالبت بضرورة إخضاع شركات وسائل التواصل الاجتماعي "للمساءلة إذا استمرت في التقصير في الوفاء بمسؤولياتها الأخلاقية والاجتماعية لمعالجة هذه المشكلة المستوطنة". سبق أن هددت الحكومة البريطانية شركات وسائل التواصل الاجتماعي بفرض "غرامات كبيرة" قد تصل إلى "مليارات الجنيهات" إذا فشلت في معالجة الانتهاكات على منصاتها. وقالت فيسبوك في فبراير/شباط إنه سيتم اتخاذ إجراءات أكثر صرامة لمعالجة هذه المشكلة.
https://www.bbc.com/amharic/news-53337835
https://www.bbc.com/arabic/world-53337602
ከዶናልድ ትራምፕ ጀርባ የሚታየው የአባትና እናታቸው ፎቶ በዋይት ሃውስ ቢሯቸው ጠረጴዛ የሚገኝ ነው ሜሪ ትራምፕ የዶናልድ ትራምፕ ታላቅ ወንድም ልጅ ናቸው። ከሰሞኑ ስማቸው የመገናኛ ብዙሃን አፍ መሟሻ ሆኗል። ምክንያቱ ደግሞ የትራምፕን ግላዊ ምስጢርን የያዘ መጽሐፍ ሊያስትሙ መሆኑ ነው። የመጽሐፉ ርዕስ በግርድፉ 'ቤተሰቤ የፈጠረው የዓለማችን አደገኛው ሰው' ይሰኛል። የእንግሊዝኛው ርዕስ፡ Too Much and Never Enough: How My Family Created the World's Most Dangerous Man የትራምፕ አስተዳደር መጽሐፉ ውስጥ የተጠቀሱት አንዳንድ ውንጀላዎች ስህተት ናቸው ይላል። የአሜሪካ መገናኛ ብዙሃን የመጽሐፉ ቅጅ ደርሷቸዋል። የትራምፕ ቤተሰብ መጽሐፉ አይታተም ሲል ከሷል። 'እጅግ ራስ ወዳድ' የ55 ዓመቷ ሜሪ ናቸው አጎታቸው ዶናልድ ትራምፕን 'እጅግ ራስ ወዳድ' ሲሉ የገለጿቸው። ሜሪ፤ በክሊኒካል ሳይኮሎጂ ዶክትሬት ድግሪ አላቸው። "ትራምፕ ደካማ ብቻ አይደሉም" ይላሉ። "በየደቂቃው ስለሳቸው አንድ ነገር መነገር አለበት። ምክንያቱም የሚያወሩትን ዓይነት ሰው እንዳልሆኑ ውስጣቸው ያውቀዋል።" ሜሪ፤ ዶናልድ ትራምፕ በአባታቸው ፍሬድ ትልቁ ጥላ ሥር እንዳደጉ ይናገራሉ። የትራምፕ አባት፤ የሜሪ አባትን ይበድሏቸው እንደነበርም ጽፈዋል። የሜሪ አባት የመጠጥ ሱሰኛ ነበሩ። ሜሪ የ16 ዓመት ታዳጊ ሳሉ ነው አባታቸውን ያጡት። የትራምፕ ቤተሰብ በሪል እስቴት ብር የናጠጠ ነው። የትራምፕ አባት፤ የሜሪ አባት የቤተሰቡን ብር እንዳይወርሱ የቻሉትን ሁሉ ያደርጉ እንደነበር የሜሪ አዲሱ መጽሐፍ ያትታል። ትራምፕ ትልቁ የሚወዱት ልጃቸውን በመጠጥ ሱስ ሲነጠቁ የነበራቸው አማራጭ ሃብታቸውን ለዶናልድ ትራምፕ አባት ማውረስ እንደነበር አዲሱ መጽሐፍ ያስነብባል። ዋይት ሃውስ የዶናልድ ትራምፕ አባት ወንድማቸውን ይበድሉ ነበር የተባለው ሐሰት ነው ሲል ያጣጥላል። ዶናልድ ትራምፕና አባታቸው ፍሬድ በ1980 ዓመተ ምህረት ኒው ዮርክ ውስጥ የተነሱት ፎቶ የግብር ጉዳይ ሜሪ ትራምፕ ኒው ዮርክ ታይምስ የተሰኘው ጋዜጣ ግብር የከፈሉበትን መረጃ ያቅርቡ ሲላቸው እንዳቀረቡ ጽፈዋል። ጋዜጣው በወቅቱ የምርመራ ዘገባ በዶናልድ ትራምፕ ግብር መክፈል አለመክፈል ውዝግብ ዙሪያ ሰርቷል። ሴትዬዋ ፕሬዝደንት "ትራምፕ ግብር ላለመክፈል ያልሄደበት መንገድ የለም" ሲሉ ይከሳሉ። 'አጭበርባሪ ተማሪ' ሜሪ፤ አጎቷ ዶናልድ የአገሪቱን ብሔራዊ ፈተና ለሌላ ሰው ከፍለው እንዳስፈተኑ በአዲሱ መጽሐፋቸው ላይ ጽፈዋል። ፈተናው አሜሪካውያን ወደ ዩኒቨርሲቲ ከመግባታቸው በፊት የሚፈተኑት ነው። ሜሪ እንደሚሉት ዶናልድት ትራምፕ ይህን ያደረጉት ራሳቸው ቢፈተኑ ውጤታቸው ለዩኒቨርሲቲ ላያበቃቸው ስለሚችል ነው። በምትኩ 'ትምህርት የዘለቀው ሌላ ልጅ ቀጥረው ፈተናውን በእሳቸው ስም እንዲፈተን እንዳደረጉ' ይናገራሉ። "ዶናልድ እንደሆኑ ኪሳቸው ሁሌም ሙሉ ነው። ለተፈተነላቸው ልጅ ጫን ያለ ገንዘብ ነው የከፈሉት።" ዶናልድ ትራምፕ ኒው ዮርክ የሚገኘው ፎርድሃም ዩኒቨርሲቲ ገብተው ትምህርታቸው መከታተል ከጀመሩ ከቆይታ በኋላ ወደ ፔንሲልቪኒያ ዩኒቨርሲቲ ተዛውረው ነው ዲፕሎማቸውን የጫኑት። ዋይት ሐውስ፤ ፕሬዝደንቱ ዩኒቨርሲቲ ለመግባት አጭበርብረዋል የተባለው ሐሰት ነው ሲል ያጣጥላል። 'ከሴቶች ጋር ያለ ግንኙት' ሜሪ፤ "ዶናልድ ትራምፕ the Art of the Comeback [ግርድፍ ትርጉም፡ አፈር ልሶ የመነሳት ጥበብ] የተሰኘ መጽሐፍ እንድጽፍለት ጠይቆኝ ነበር" ይላሉ። ለመጽሐፉ እንዲሆን የሰጧቸው ሃተታ ላይ ዶናልት ሊተኟቸው የሚፈልጓቸው ነገር ግን ፊት የነሷቸው ሴቶችን በሚያንቋሽሽ ቋንቋ የተፃፈ እንደሆነ ሜሪ አዲሱ መፅሐፋቸው ላይ አስፍረዋል። አልፎም ሜሪ የ29 ዓመት ወጣት ሳሉ ስለተክለ ሰውነታቸው ተገቢ ያልሆነ አስተያየት ይሰጧቸው እንደነበርም ጽፈዋል። በወቅቱ ዶናልድ ትራምፕ ከሁለተኛ ሚስታቸው ማርላ ማፕልስ ጋር ነበሩ። ትራምፕ ለቀዳማዊት እመቤት ሜላኒያ ትራምፕ 'ሜሪ የዕፅ ሱሰኛ ናት፤ በዚህ ምክንያትም ነው ትምህርቷን ያቋረጠችው' ብለው ነግረዋታል ይላል በቅርቡ ይወጣል ተብሎ የሚጠበቀው መጽሐፍ። ሜሪ፤ "እርግጥ ነው ትምህርቴን አቋርጬ ነበር ነገር ግን በዕፅ ምክንያት አይደለም" ይላሉ። ሜሪ ትራምፕ አጎታቸው ሥልጣን ከያዙ ወዲህ ከአደባባይ ርቀዋል። ነገር ግን ዶናልድ ትራምፕ ፕሬዝደንት ከመሆናቸው በፊት ጀምሮ አጥብቀው ይተቿቸው እንደነበር ይታወቃል። ዋሽንግተን ፖስት ጋዜጣ እንደዘገበው ሜሪ፤ ትራምፕ ምርጫ ያሸነፉበትን ምሽት "በሕይወቴ መጥፎው ምሽት" ሲሉ ገልፀውታል። በወቅቱ ትዊተር ገፃቸው ላይ "ለእናት አገሬ ሃዘን አድርሳለሁ" ሲሉ ፅፈው ነበር።
والدا ترامب في المكتب البيضاوي في البيت الأبيض ويصف كتاب ماري ترامب: (أكثر من اللازم دون اكتفاء: كيف خلقت أسرتي أكثر رجل خطورة في العالم)، العم بأنه محتال ومتنمر. ورفض البيت الأبيض الادعاءات التي وردت في الكتاب، الذي سربت منه مقتطفات إلى الصحافة الأمريكية. ورفعت أسرة ترامب قضية لوقف نشر الكتاب في 14 يوليو/تموز الحالي. "أكثر من النرجسية" مواضيع قد تهمك نهاية وتقول ماري، البالغة 55 عاما، إنه "لا يوجد شيء أبدا يشبع" عمها، وإن الرئيس الأمريكي يتمتع بجميع خصائص الشخصية النرجسية. وكتبت ماري، الحاصلة على درجة الدكتوراه في علم النفس الإكلينيكي، تقول عن عمها: "الوضع هنا يفوق أنواع النرجسية المعروفة. ودونالد ليس ببساطة شخصية ضعيفة، لكن غروره بنفسه هش، ولذلك يجب تدعيمه كل حين، لأنه يعلم في داخله أنه لا يملك أي شيء مما يدعيه". وتقول إن الرئيس تأثر بمراقبة والده، فرِد ترامب الأب، وهو يتنمر على أبيها، فرد ترامب الابن، الذي توفي متأثرا بأمراض ذات صلة بشرب الكحول، حينما كانت ماري في سن الـ16. وتقول ماري إن جدها كان قاسيا جدا في معاملة ابنه الأكبر، لأنه كان يريده أن يتولى أعمال الأسرة من بعده. لكن والدها نأى بنفسه عن شركات الأسرة، ولم يكن أمام الجد خيار آخر إلا اللجوء إلى ابنه الثاني، دونالد. ولم يكن هذا خيارا سارا، بحسب ما تقول ماري. وكتبت تقول عن اتجاه ترامب الأب نحو ابنه الأصغر، الرئيس الأمريكي الـ45 مستقبلا: "عندما تحولت الأعمال إلى جنوب البلاد في أواخر الثمانينيات، لم يستطع فرِد الأب التخلص من عدم كفاءة ابنه الفظيعة، ولم يكن أمامه خيار إلا الاستمرار في الاستثمار". "لقد أطلق العنانللوحش" ورفض البيت الأبيض الادعاء بأن والد ترامب كان وقحا، وقاسيا، قائلا إن الرئيس "يصف علاقته مع والده بأنها كانت حميمة، وقال إن والده كان جيدا جدا معه". "كان يجب عليّ إسقاط دونالد" وتصف ماري ترامب في كتابها كيف وفرت وثائق خاصة بضرائب ترامب لصحيفة نيويورك تايمز، التي نشرت تحقيقا في 14000 كلمة عن "خطط ترامب المشكوك فيها للضرائب خلال التسعينيات، متضمنة أمثلة عن الاحتيال البين، الذي زاد من الثروة التي ورثها عن والديه". وقالت ماري إن صحفيين لجأوا إليها وزاروها في بيتها في 2017، وإنها كانت أول الأمر مترددة في مساعدتهم. وانتظرت فترة شهر، وهي تراقب "دونالد وقد حطم المعايير، وعرّض تحالفات للخطر، وداس على الضعفاء"، قبل أن تقرر الاتصال بمحرري نيويورك تايمز. وبعد تهريب 19 صندوقا من الوثائق من الشركة القانونية التي كانت تُحفظ فيها، سلمتها للمحررين. وتصف ماري كيف أنها احتضنتهم وقتها وكيف وصفت تلك اللحظة بأنها كانت "أسعد لحظة شعرت بها منذ أشهر". وأضافت: "لم يكفني أن أتطوع في منظمة لمساعدة اللاجئين السوريين. لكن كان يجب عليّ إسقاط دونالد". صورة لأولاد وبنات ترامب الأب: من اليسار روبرت، وإليزابيث، وفرِد، ودونالد، ماريان "غشاش" الجامعة وتدعي ماري ترامب أن عمها دفع مالا لصديق لحضور اختبار "سات" بدلا منه، وهو اختبار تستخدمه الجامعات الأمريكية لتقرر تأهل الطلاب للقبول، لأنه كان "قلقا من أن متوسط درجاته المتدني، الذي لا يجعله في مقدمة الفصل، قد يحول دون تحقيق مساعيه في الحصول على القبول". واستأجر "صبيا ذكيا كان معروفا بخوضه الاختبارات بسهولة، لدخول اختبار "سات" بدلا منه"، بحسب ما تقول. وأضافت: "ودفع دونالد، الذي لم يعجز أبدا عن التمويل المادي، لزميله بسخاء". والتحق ترامب بجامعة فوردام في مدينة نيويورك، لكنه تحول بعد ذلك إلى معهد وورتون للأعمال في جامعة بنسيلفينيا. ونفى البيت الأبيض أن يكون الرئيس قد غش في اختبار قبول الجامعة. دونالد "دمر" أباها تلوم ماري الوالد في أسرة ترامب، فرد ترامب الأب، في معظم الخلل الذي تدعي وجوده في الأسرة. وتقول إن ترامب الأب، الذي كان قطب عقارات في مدينة نيويورك، "دمر" دونالد ترامب الابن الأصغر بتدخله في "قدرته على تطوير وتجريب العواطف الإنسانية الكاملة". وتقول: "أساء فرِد إلى فهم ابنه للعالم، وأضر بقدرته على العيش فيه، بالحيلولة دون وصوله إلى مشاعره الخاصة، والتعبير عنها، ووصم الكثير منها بأنه غير مقبول". "اللين لم يكن مقبولا"، كما تقول، بالنسبة إلى ترامب الأب، مضيفة أنه كان يستشيط غضبا حينما كان والدها، الذي كان يعرف بفريدي، يعتذر عن أي خطأ. وقالت إن الأب كان "يسخر من ابنه. فقد كان يريد أن يكون ابنه الأكبر "قاتلا"". وأضافت أن دونالد ترامب، الذي كان يصغر والدها بسبع سنوات، "كان لديه وقت وفير ليتعلم، من مراقبة أبيه وهو يهين" ابنه الأكبر. وقالت: "كان الدرس المستفاد بسيطا، وهو أنه من الخطأ أن يكون مثل فريدي: ولذلك لم يحترم ترامب الأب ابنه الأكبر، وكذلك فعل دونالد". مشكلته مع النساء وتقول ماري ترامب إن عمها طلب منها أن تكتب كتابا عنه دون أن يذكر اسمها، تحت عنوان "فن الرجوع"، وأعطاها ملخصا ظالما للنساء اللاتي توقع مواعدتهن، لكنهن بعد رفضهن له، أصبحن فجأة أسوأ، وأقبح، وأكثر من قابله بدانة". لكنه بعد فترة طردها واستأجر شخصا آخر، ولم يدفع لها شيئا نظير عملها، بحسب ما تقوله. وتقول إن ترامب لمح في بعض تعليقاته إلى جسمها، حينما كانت في الـ29 من عمرها، بالرغم من أنها ابنة أخيه، ومن أنه كان متزوجا من زوجته الثانية، مارلا مايبلز. وتقول إن ترامب قال لزوجته الحالية، ميلانيا، إن ابنة أخيه تركت الجامعة، وأخذت تتعاطى المخدرات عندما استأجرها لمشروع الكتاب. وصحيح أنها تركت الكلية، لكنها تقول إنها لم تتعاط مخدرات أبدا، وإنها تعتقد أن عمها اصطنع القصة حتى يقول إنه كان "منقذها". وتضيف: "كانت القصة لفائدة ترامب. ويحتمل أن يكون قد صدق رواية الأحداث بحسب روايته لها". دونالد ووالده فرِد في فندق بلازا في نيويورك في عام 1988 من هي ماري ترامب؟ ماري ترامب، في الـ55 من عمرها، وهي ابنة فرد ترامب الابن، شقيق الرئيس الأكبر، الذي توفي في عام 1981، وهو في سن الـ42. وعانى أبوها كثيرا من إدمان الكحول معظم حياته، ويرجع موته غير المتوقع بعد إصابته بنوبة قلبية، إلى شرب الكحول. وتحدث الرئيس ترامب عن مشكلات أخيه الشخصية عندما كان يحث إدارته على الدفع في علاج الإدمان على الأفيون. وقال ترامب في مقابلة العام الماضي مع صحيفة واشنطن بوست إنه نادم على الضغط على أخيه الأكبر من أجل الانضمام إلى أعمال الأسرة في العقارات. وتجنبت ماري ترامب الأضواء بعد تولي عمها الرئاسة، وبعد أن كانت منتقدة له في الماضي. وبعد فوز ترامب في انتخابات 2016، وصفت ما أحست به قائلة: "كانت أسوأ ليلة في حياتي"، بحسب ما قالته واشنطن بوست. وكتبت تغريدة في تويتر تقول: "سيحكم علينا بقسوة. إنني حزينة على بلادنا".
https://www.bbc.com/amharic/news-52501855
https://www.bbc.com/arabic/world-52503540
ቀደም ሲል የአሜሪካ ብሔራዊ ደኅንነት መስሪያ ቤት ዳይሬክትር ጽህፈት ቤት የወረርሽኙ ቫይረስ ከወዴት እንደመጣ ገና ምርመራ እያደረገ መሆኑን ገልጾ ነበር። ነገር ግን ጽህፈት ቤቱ ይህ ኮቪድ-19 የተባለው ቫይረስ "ሰው ሰራሽ ወይም በቤተሙከራ ውስጥ የተፈጠረ" እንዳልሆነ እንደደረሰበት አመልክቷል። ቻይና ይህንን የቫይረሱን በእሷ ቤተ ሙከራ ውስጥ መፈጠር የሚያመለክተውን ውንጀላ ውድቅ አድርጋ አሜሪካ በሽታውን በተመለከተ የወሰደችውን እርምጃ ተችታለች። ወረርሽኙ ከሦስት ወራት በፊት ቻይና ውስጥ ከተቀሰቀሰ በኋላ ዓለምን በማዳረስ እስካሁን 230 ሺህ ሰዎችን የገደለ ሲሆን ከዚህ ውስጥም 63 ሺህዎቹ አሜሪካ ውስጥ የሞቱ ናቸው። የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ከቻይናዋ ዉሃን ከተማ ተነስቶ ከተዛመተ በኋላ እስካሁን ቢያንስ 3.2 ሚሊዮን ሰዎችን የያዘ ሲሆን አንድ ሚሊዮኖቹ ደግሞ አሜሪካዊያን ናቸው። ፕሬዝዳንት ትራምፕ ትናንት ሐሙስ በዋይት ሐውስ ውስጥ በነበራቸው መግለጫ ላይ አንድ ጋዜጠኛ፤ ቫይረሱ ዉሃን ውስጥ ከሚገኘው በቫይረስ ላይ ምርምር ከሚያደርገው ተቋም ስለመውጣቱ በሙሉ ልብ እንዲናገሩ የሚያደርግ መረጃ እንዳላቸው ጠይቋቸው ነበረ። ፕሬዝዳንቱ በምላሻቸውም "አዎ አለኝ" ሲሉ ያለምንም ማብራሪያ ስለቫይረሱ አመጣጥ የሚያመለክት መረጃው እንዳላቸው ተናግረዋል። አክለውም "የዓለም ጤና ድርጅት በእራሱ ማፈር አለበት፤ እንደ ቻይና የሕዝብ ግንኙነት ተቋም ሆኖ ነው ሲሰራ የነበረው" ሲሉ አሁንም የክስ ጣታቸውን ድርጅቱ ላይ ቀስረዋል። በሰነዘሩት አስተያየት ላይ የበለጠ ማብራሪያ እንዲሰጡ ኋላ ላይ የተጠየቁት ትራምፕ "በዚህ ላይ ማብራሪያ መስጠት አልችልም። ስለዚህ ጉዳይ እንድነግራችሁ አልተፈቀደልኝም" ሲሉ አድበስብሰውት አልፈዋል። ዘ ኒው ዮርክ ታይምስ ጋዜጣ ትናንት ባወጣው ዘገባ ላይ እንዳመለከተው የአሜሪካ ከፍተኛ ባለስልጣናት የአገሪቱ የደኅንነት ተቋማት ቫይረሱ ከቻይናዋ ዉሃን ቤተ ሙከራ መውጣት አለመውጣቱን እንዲመረምሩ ጥያቄ አቅርበዋል። በተጨማሪም አንድ ስማቸው ያልተጠቀሰ ባለስልጣን የደኅንነት ተቋማቱ ቻይናና የዓለም ጤና ድርጅት ገና በሽታው እንደተቀሰቀሰ ቫይረሱን የሚመለከት መረጃን ደብቀው እንደሆነ እንዲያጣሩ ቀደም ሲል መታዘዛቸውን ገልጸዋል።
ترامب وفي وقت سابق، قال مكتب مدير المخابرات الوطنية الأمريكية إنه لا يزال يحقق في كيفية بدء تفشي الفيروس. لكن المكتب قال إن كوفيد 19 "ليس من صنع الإنسان أو معدلا وراثيا". وقد رفضت الصين نظرية تخليق الفيروس في المختبر وانتقدت تعامل الولايات المتحدة مع أزمة كوفيد 19. ومنذ ظهوره في الصين العام الماضي، قتل الفيروس أكثر من 230 ألف شخص حول العالم من بينهم 63 ألفا في الولايات المتحدة. مواضيع قد تهمك نهاية وأصيب ما لا يقل عن 3.2 مليون شخص في العالم، منهم مليون أمريكي، منذ بدء تفشي الفيروس من مدينة ووهان الصينية. ماذا قال ترامب؟ سأل أحد الصحفيين الرئيس ترامب في البيت الأبيض الخميس: "هل رأيت أي شيء في هذه المرحلة يمنحك درجة عالية من الثقة في أن معهد ووهان للفيروسات هو أصل هذا الفيروس؟" فأجاب الرئيس قائلا: "أجل، أجل، لدي "، دون أن يحدد ما هو مصدر ثقته بهذا الاستنتاج. وأضاف : "وأعتقد أن منظمة الصحة العالمية يجب أن تخجل من نفسها لأنها باتت مثل وكالة علاقات عامة للصين". وعندما طُلب منه لاحقا أن يوضح تعليقه، قال: "لا يمكنني أن أخبرك بذلك. غير مسموح لي أن أخبرك بذلك". وقال للصحفيين: "سواء ارتكبوا (الصينيون) خطأ، أم بدأ الأمر كخطأ ثم ارتكبوا خطأ آخر، أو فعلها شخص ما متعمدا؟ فأنا لا أفهم كيف سُمح للناس من ووهان بدخول بقية أنحاء الصين، بل وسُمح لهم بالسفر إلى بقية العالم. هذا أمر سيء، وهو سؤال تصعب عليهم الإجابة عنه". وذكرت صحيفة نيويورك تايمز الخميس أن مسؤولين كبارا بالبيت الأبيض طلبوا من أجهزة المخابرات الأمريكية إجراء تحقيق لتحديد ما إذا كان الفيروس قد جاء من معمل أبحاث ووهان. أصيب ما لا يقل عن 3.2 مليون شخص في العالم، منهم مليون أمريكي، منذ بدء تفشي الفيروس وقال مسؤولون لم يكشفوا النقاب عن هوياتهم لشبكة إن بي سي نيوز إنه تم تكليف وكالات المخابرات أيضا بتحديد ما إذا كانت الصين ومنظمة الصحة العالمية قد حجبتا معلومات عن الفيروس في وقت مبكر. ماذا قالت المخابرات؟ وفي بيان علني نادر، قال مكتب مدير المخابرات الوطنية، الذي يشرف على الوكالات الاستخبارية الأمريكية، الخميس إنه يتفق مع "الإجماع العلمي الواسع" بشأن الأصول الطبيعية لكوفيد 19. وأضاف "ستستمر أجهزة المخابرات في فحص المعلومات بدقة شديدة لتحديد ما إذا كان تفشي الوباء قد بدأ من خلال الاتصال بالحيوانات المصابة أو إذا كان نتيجة حادث في مختبر في ووهان". كان هذا أول رد واضح من المخابرات الأمريكية لدحض نظريات المؤامرة من الولايات المتحدة والصين على حد سواء، والتي تقول إن الفيروس سلاح بيولوجي. ماهو مختبر ووهان؟ يضم معهد ووهان للفيروسات، الذي تأسس في خمسينيات القرن الماضي، أول مختبر في الصين للسلامة البيولوجية من المستوى الرابع. وتتعامل هذه المختبرات مع أخطر مسببات الأمراض التي لا يتوفر لها سوى القليل من اللقاحات أو العلاجات، ومن المجالات التي تدرسها منشأة ووهان هي فيروسات كورونا في الخفافيش واحتمالات انتقالها منها. وتقول مجلة نيتشر إن هذا المختبر صُمم وبُني بمساعدة فرنسية وبتكلفة 44 مليون دولار، وافتتح في عام 2015. ودُرب العديد من موظفيه في منشأة مماثلة في مدينة ليون الفرنسية. ومما يثير فخر الصين أن يكون لديها مختبر للسلامة البيولوجية من المستوى الرابع له صلات بمختبرات مماثلة في جميع أنحاء العالم. ما هي اتهامات ترامب للصين؟ قام ترامب مؤخراً بتصعيد حربه الكلامية مع الصين بشأن الوباء بعد فترة وصفها مسؤولون داخل إدارة الرئيس الأمريكي بأنها كانت هدنة مع بكين. فيوم الأربعاء الماضي، أشار ترامب إلى أن الصين تريده أن يخسر محاولة إعادة انتخابه في نوفمبر/ تشرين الثاني المقبل. منشأة مختبرات ووهان الصينية بنيت بمساعدة فرنسية وكان قد اتهم في السابق المسؤولين الصينيين بالتستر على الفيروس في وقت مبكر، وقال إنه كان بإمكانهم منع المرض من الانتشار. كما انتقد منظمة الصحة العالمية وسحب التمويل الأمريكي للهيئة العالمية. في غضون ذلك، اتهمت وزارة الخارجية الصينية إدارة ترامب بمحاولة صرف الانتباه عن مشاكلها الخاصة المتعلقة بمعالجة الأزمة. كما روج متحدث باسم الوزارة مرارا لفكرة أن كوفيد 19 قد يكون نشأ في الولايات المتحدة، وهي فكرة لا يسندها أي دليل. ووفقا لصحيفة واشنطن بوست الأمريكية؛ تبحث إدارة ترامب في طرق لمعاقبة الصين ماليا. وأفادت تسريبات صحفية عن مناقشات في الإدارة أنها تضمنت مناقشة السماح للحكومة الأمريكية بمقاضاة الصين للتعويض عن الأضرار أو إلغاء التزامات الديون. كيف اصطدم ترامب بالمخابرات الأمريكية من قبل؟ في يناير/ كانون الثاني الماضي، وصف ترامب وكالات المخابرات الأمريكية بـ "السذاجة" في موقفها تجاه إيران ورفض تقييمها للتهديد الذي تشكله كوريا الشمالية. وتعود رغبته في مهاجمة تقييمات المخابرات إلى أيام انتخابه رئيسا في عام 2016، عندما شكك في تقييم قال إن روسيا تدخلت في العملية الانتخابية. واستمر في الدفاع عن روسيا ضد الاتهام بأنها شنت حملة من الهجمات الإلكترونية وقامت بنشر قصص إخبارية مزيفة للتأثير على التصويت لصالحه، على الرغم من أن الاتهامات الأمريكية كانت موجهة ضد مواطنين روس. اللحظة المناسبة لهذه المعركة تحليل جوناثان ماركوس مراسل شؤون الدفاع في بي بي سي إن هجوم الرئيس ترامب على الصين يتعلق إلى حد كبير بالسياسة الداخلية وحملته لإعادة انتخابه، لكنه يُنذر بإبراز عقلية الحرب الباردة المتنامية تجاه بكين، والتي قد تهيمن على الدبلوماسية في الأشهر والسنوات المقبلة. ومن المؤكد أن هناك الكثير مما يمكن انتقاده في تعامل الصين مع المراحل الأولى لتفشي كوفيد 19، وقد سعت دون خجل إلى صنع رأس مال سياسي من الأزمة. وحتى خصم ترامب الديمقراطي جو بايدن يشدد الانتقاد لبكين. لكن العديد من المحللين يتساءلون عما إذا كانت هذه هي اللحظة المناسبة لخوض هذه المعركة. لا شك أن صعود الصين لم يتبدد كما يأمل الكثيرون في الغرب. فهي في منطقتها قوة عسكرية عظمى، وند الولايات المتحدة القوة العظمى الأخرى. وتعد قدرات الصين التكنولوجية في المجالات الاستراتيجية مثل الجيل الخامس على الإنترنت 5G والذكاء الصناعي مثيرة للإعجاب. كما أن تأثيرها الأوسع يتعزز عبر جهود مركزية لتطوير العلاقات التجارية والعلاقات المالية وما إلى ذلك، الأمر الذي يعني أن الصين قوة لا يستهان بها، ذات قدرة متزايدة على التأثير في قواعد اللعبة الدولية. وستكون مواجهة دور بكين الصاعد هي التحدي الرئيسي للسياسة الخارجية للرئيس الأمريكي المقبل، والذي سيحاول أيضا إيجاد سبل للعمل مع الصين في قضايا مثل التغير المناخي.
https://www.bbc.com/amharic/news-48263577
https://www.bbc.com/arabic/middleeast-49394070
ኦማር አል በሽር ከሥልጣን ከወረዱ በኋላ አልታዩም • ሱዳን ውስጥ የዳቦና የነዳጅ ዋጋ ንሮብናል ያሉ ዜጎች ከፖሊስ ጋር ተጋጩ • አል-በሽር ካቢኔያቸውን በተኑ ባለፈው ወር በሕዝባዊ ተቃውሞ ከሥልጣን የወረዱት ፕሬዚዳንቱ የተከሰሱት በሕዝባዊ አመፁ ወቅት ከተገደለ አንድ ዶክተር ግድያ ጀምሮ ከሥልጣን እስኪወርዱ ድረስ የእርሳቸውን አስተዳደር በመቃወም አደባባይ በመውጣት ሕይወታቸው ያጡ ዜጎችን ጉዳይ ያካትታል። አንድ የአይን እማኝ አመፁ በተቀሰቀሰ አምስት ሳምንታት ውስጥ በተቃዋሚዎቹ ላይ ተኩስ እንደተከፈተና በዚህም አንድ ዶክተር እንደተገደለ ተናግሯል። አጋጣሚውን ሲያስረዳም ዶክተሩ ካርቱም በሚገኘው መኖሪያ ቤቱ ጉዳት ያጋጠማቸውን ተቃዋሚዎች እያከመ የነበረ ሲሆን ፖሊስ በሕንፃው ላይ አስለቃሽ ጭስ ይተኩሳል። በዚህም ጊዜ ዶክተሩ ከቤት እንደወጣና እጆቹን ወደ ላይ ከፍ በማድረግ ዶክተር እንደሆነ በመግለፅ ላይ ሳለ ነበር ከፖሊስ በተተኮሰ ጥይት ሕይወቱ ያለፈው። • የቀድሞ የመንግስት ባለስልጣናት በቁጥጥር ስር ዋሉ ከዚያ በኋላም ተቃዋሚዎቹ በወታደራዊ መሥሪያ ቤቱን በመክበብ ወታደራዊ ኃይሉ ፕሬዚደንቱን እንዲያወርዱላቸው መጠየቅ የጀመሩት። ወታደራዊ ምክርቤቱ ሥልጣኑን እንደሚቆጣጠር ከታወቀም በኋላ ተቃዋሚዎቹ የሲቪል መንግሥት እንሻለን ሲሉ ግፊት ሲያደርጉ ቆይተዋል። የቀድሞ ፕሬዚደንቱ በሕገ ወጥ የገንዘብ ዝውውርና ሽብርተኛን በመደገፍ ወንጀል ምርመራ እየተደረገባቸው ነውም ተብሏል። አልበሽር ከሥልጣን ከወረዱ በኋላ የት እንዳሉ ባይታወቅም በእስር ላይ እንደሚገኙ ተገልጿል። ባለፈው ታኅሳስ ወር የሱዳን መንግሥት በዳቦ ላይ ሦስት እጥፍ የዋጋ ጭማሬ ማድረጉን ተከትሎ የተቀሰቀሰው አመፅ ሃገሪቷን ለ30 ዓመታት የመሩት ፕሬዚዳንት ከሥልጣን እንዲወርዱ ትልቅ ህዝባዊ ቁጣን ማስነሳቱ ይታወሳል። የወታደራዊ መንግሥቱና የተቃዋሚዎች ስምምነት ሰኞ ዕለት የተቃዋሚዎች ጥምረትና አገሪቷን እየመራ ያለው ወታደራዊ መንግሥት በሽግግሩ ወቅት ስለሚኖረው የሥልጣን ተዋረድ ሥምምነት ላይ ደርሰዋል። የተቃውሞ እንቅስቃሴው ቃል አቀባይ ታሃ ኦስማን " በዛሬው ስብሰባችን የሥልጣን ተዋረዱና ክፍፍሉ ላይ ስምምነት ላይ ደርሰናል" ሲሉ ለኤ ኤፍ ፒ የዜና ወኪል ገልፀዋል። የስልጣን ተዋረዱም የከፍተኛው ምክርቤት፥ የካቢኔት ምክርቤት እና የሕግ አውጭው አካል እንደሆነ ዘርዝረዋል ቃል አቀባዩ። ወታደራዊ ምክርቤቱም በበኩሉ በሽግግር መንግሥቱ የሥልጣን ተዋረድ ላይ ሥምምነት ላይ መድረሱን አስታውቋል። ሁለቱ አካላት ዛሬ በሚኖራቸው ስብሰባ የሽግግር መንግሥቱ ለምን ያህል ጊዜ እንደሚቆይና በሥልጣን መዋቅሩ የሚካተቱ አካላት ኃላፊነት ላይ ስምምነት እንደሚደርሱ ይጠበቃል። ጄኔራሎቹ የሽግግሩ ወቅት ሁለት ዓመት መሆን አለበት ቢሉም ተቃዋሚዎች አራት ዓመታት እንዲሆን ይፈልጋሉ።
البشير لم يعلق على أي من الاتهامات الموجهة إليه وقال أحد المحققين أمام المحكمة إن البشير "اعترف بتلقيه ملايين الدولارات من المملكة العربية السعودية". ووقف البشير خلف القضبان اليوم، مرتديا جلبابا وعمامة بيضاء. وذكرت وكالة رويترز إنه لم يعلق على التهم الموجهة إليه. ويقول شهود عيان إن المنطقة المحيطة بمقر المحاكمة في الخرطوم تشهد احتياطات أمنية مكثفة. وذكرت وكالة فرانس برس للأنباء أن البشير وصل في موكب عسكري ضخم. أكياس كبيرة من الأموال ويواجه البشير تهما تتعلق بـ"حيازة عملة أجنبية، والفساد، وتلقي هدايا بشكل غير قانوني". وفي أبريل/نيسان الماضي، قال رئيس المجلس العسكري عبد الفتاح البرهان إنه عُثر في منزل البشير على أموال تزيد على 113 مليون دولار، من العملات الأجنبية والمحلية. لكن فريق الدفاع عن الرئيس المخلوع يرفض هذه الاتهامات. البشير ظهر لأول مرة منذ الإطاحة به في 16 يونيو/حزيران الماضي، أمام مكتب النائب العام وأُطيح بالبشير من السلطة في أبريل/نيسان الماضي بعد أسابيع من الاحتجاجات، لينتهي بذلك حكمه الذي امتد قرابة ثلاثين عاما. وقال المحققون في يونيو/حزيران الماضي إن مبالغ طائلة من العملات الأجنبية عُثر عليها في أكياس من الخيش داخل منزله. وكان من المقرر بدء محاكمة البشير في يوليو/تموز الماضي، لكنها أرجئت لأسباب أمنية. قتل المتظاهرين في مايو/أيار الماضي، أدان النائب العام السوداني البشير بالتورط في قتل المتظاهرين. وتأتي الإدانة على خلفية مقتل طبيب أثناء المظاهرات التي انتهت بالإطاحة بالبشير. وكان الطبيب يعالج المصابين في منزله في الخرطوم، عندما هاجمته قوات الشرطة وأطلقت قنابل الغاز المسيل للدموع. وخرج الطبيب رافعا يديه في الهواء، وقال إنه مجرد طبيب، إلا أن قوات الأمن أطلقت عليه الرصاص وأردته قتيلا في الحال. وشهد يوم السبت توقيع وثائق تقاسم السلطة بين المجلس العسكري وقوى المعارضة، لتمهد الطريق نحو إجراء انتخابات.
https://www.bbc.com/amharic/news-46015070
https://www.bbc.com/arabic/world-46013765
ቦልሶናሮ 55.2 በመቶ ድምፅ በማምጣት ነው ዋነኛ ተቀናቃኛቸው የነበሩት የሰራተኞች ፓርቲው ፈርናንዶ ሃዳድን መርታት የቻሉት። «ሙስናን ነቅዬ አጠፋለሁ፤ በሃገሩ የተስፋፋውን ወንጀልም እቀንሳለሁና ምረጡኝ» ሲሉ ነበር ቦልሶናሮ ቅስቀሳ ሲያካሂዱ የሰነበቱት። የምርጫ ቅስቀሳ ሂደቱ በጣም ከፋፋይ እንደበር ብዙዎች የተስማሙበት ሲሆን ሁለቱም ወገኖች 'አጥፊ' እየተባባሉ ሲወቃቀሱ ከርመዋል። ወግ አጥባቂው ሚሼል ቴሜር በሙስና ምክንያት ከሥልጣን በወረዱት ዴልማ ሩሴፍ ምትክ ብራዚልን ላለፉት ሁለት ዓመታት ቢያስተዳድሩም ህዝቡ ዓይንዎትን ለአፈር ብሏቸዋል። • የቻይና ሙስሊሞች ምድራዊ 'ጀሐነም' ሲጋለጥ ከጠቅላላ ህዝብ 2 በመቶ ብቻ ተወዳጅነት ያገኙት ቴሜር አሁን ሥልጣናቸውን በሰላማዊ መንገድ ማስረከብ ይጠበቅባቸዋል። ተቀናቃኛቸውን በ10 በመቶ ድምፅ የረቱት ቦልሶናሮ ለሃገራቸው ህዝብ ለውጥ ለማምጣት አማልክትን ጠርተው ምለዋል። «ዲሞክራሲን ጠብቄ አስጠብቃለሁ፤ እውነት እውነት እላችኋለሁ የሃገራችንን ዕጣ ፈንታ አብረን እንቀይራለን» ሲሉም ቃላቸውን ሰጥዋል አዲሱ መሪ። የአዲሱ ተመራጭ ቦልሶናሮ ተቃዋሚዎች ግን ሰውየው ያለፈ ሕይወታቸው ከውትድርና ጋር የተያያዘ ስለሆነ ረግጥህ ግዛ እንጂ ዲሞክራሲ አያውቁም ሲሉ ይወርፏቸዋል። • “የኻሾግጂን ሬሳ ለማን እንደሰጣችሁት ንገሩን” ቦልሶናሮ በምርጫ ቅስቀሳ ወቅት ያሰሟቸው የፆታ ምልክታን፣ ሴቶችን እንዲሁም ዘርን አስመልክተው የሰጧቸው አጫቃጫቂ አስተያየቶችም ያሳሰቧቸው አልጠፉም። ዋነኛው ተቀናቃኝ ፈርናንዶ ሃዳድ በበኩላቸው ድምፁን ለእኔ የሰጠው ሕዝብ አደራ አለብኝ ብለዋል፤ በተቃዋሚ ፖለቲከኛነት እንደሚቀጥሉ ፍንጭ በመስጠት። ብራዚል በፈረንጆቹ 2000-2013 ባሉት 13 ዓመታት ያክል በግራ ዘመም የሰራተኞች ፓርቲ ስትመራ ብትቆይም አሁን ግን ወደ ቀኝ ዘማለች። • «ዶ/ር ዐብይ ተገዳዳሪያቸውን ስልታዊ በሆነ መልኩ እያገለሉ ነው» ዶ/ር ደሣለኝ ጫኔ
وحصل بولسونارو على 55 في المئة من الأصوات مقابل 45 في المئة لصالح منافسه اليساري فرناندو حداد بعد فرز أغلبية الأصوات. وكان شعار حملة بولسونارو، الذي ينتمي إلى الحزب الليبرالي الاجتماعي، وهو حزب محافظ صغير، القضاء على الفساد والعمل على تخفيض نسبة الجرائم المرتفعة في البرازيل. وكانت الحملة الانتخابية مثيرة للانقسام إذ جادل كل معسكر بأن فوز الطرف الآخر يمكن أن يدمر البلاد. وسيتسلّم بولسونارو مهامه الرئاسية في الأول من يناير/كانون الثاني خلفاً للرئيس ميشال تامر لولاية مدتها أربع سنوات. وأكسبته تصريحاته حول الإجهاض، والعرق، والهجرة، والشذوذ الجنسي، وقوانين حمل السلاح ، لقب "ترامب الاستوائي"، إلا أن الكثيرين ممن يؤيدونه يرون أنه "المخلص" الذي سيجعل البرازيل آمنة وسيقف ضد المعايير التقليدية كتلك المناهضة لحق الإجهاض. وأكد بولسونارو في حملته الانتخابية على ضرورة زيادة الأمن للمواطنين البرازيليين، وقد روج لنفسه على أنه متشدد سيعيد فرض الأمن في شوارع البرازيل. وأشار إلى أن حكومته تهدف إلى تخفيف القوانين التي تقيد امتلاك وحمل الأسلحة. ويوم السبت، حذر فرناندو حداد الناخبين من أن اقتراح بولسونارو بتسليح البرازيليين لن يؤدي إلا إلى زيادة الجريمة. لكن مؤيديه لا يهتمون، فهم متعطشون للتغيير ويؤمنون أن بولسونارو يستطيع تحقيقه. وتتضمن خطط بولسونارو للسياسة الاقتصادية مقترحات لترشيد الإنفاق الحكومي ووعود بتقليص تدخل الدولة في الاقتصاد. كما أكد بولسونارو أنه "سينظف" البرازيل من السياسيين الفاسدين، وهو وعد جعل حملته الانتخابية تحظى بشعبية كبيرة لدى البرازيليين الذين يقولون إنهم تعبوا من الفساد، وكان العشرات من كبار السياسيين من الأحزاب القائمة سجنوا جراء ذلك. وقد عانت البرازيل من زيادة في جرائم العنف وفضيحة رشوة سياسية كبيرة شوهت الطبقة السياسية برمتها. وتقلص الاقتصاد بنسبة تقارب 7 في المائة خلال أسوأ ركود تشهده البلاد في عام 2015. احتفالات مؤيدي جائير بولسونارو خارج منزله في ريو دي جانيرو
https://www.bbc.com/amharic/news-56514037
https://www.bbc.com/arabic/vert-fut-56503337
ውልፍ፣ ሉጋንዳ፣ ትዊ እና ሌሎችም በርካታ ቋንቋዎችን የሚተረጉም መተግበሪያ እስካሁን የለም። እነዚህ ቋንቋዎች በዋነኛነት ወደ ሌሎች ቋንቋዎች የሚተረጎሙት በቋንቋው ተናጋሪዎች አማካይነት ነው። ቴክኖሎጂን ያማከለ የትርጉም አገልግሎት ከሚሰጡ አንዱ ጉግል ነው። ጉግል 108 ቋንቋዎችን ይተረጉማል። ማይክሮሶፍት ደግሞ 70 ቋንቋዎችን። መረጃን በፍጥነት መለዋወጥ አስፈላጊ በሆነበት ዓለም ከ4,000 በላይ ቋንቋዎችን በመተግበሪያ መተርጎም አለመቻል የመረጃ ፍሰትን ማጓተቱ አይቀርም። በአሜሪካ የደህን ነት ምርምር ተቋም የሚሠራው ካርል ሩቢኖ እንደሚለው፤ በቋንቋ መግባባት አለመቻል በፓለቲካና በምጣኔ ሀብት ጉዳዮች ክፍተት ይፈጥራል። አንድን ሰው አዲስ ቋንቋ ማስተማር ጊዜ ይጠይቃል። ለምሳሌ በናይጄሪያ ከ500 በላይ ቋንቋ ይነገራል። ካርል የሚሠራበት ተቋም ይህንን ችግር ለመቅረፍ ጥናት ጀምሯል። ጥናቱ በተለያዩ ቋንቋዎች የሚደረግ ንግግርን ወይም ጽሑፍን መተርጎም የሚችል አሠራር መፍጠር ላይ ያተኩራል። በኮሎምቢያ ዩኒቨርስቲ የኮምፒውተር ሳይንስ ምሁሯ ካትሊን ማኮን፤ ይህንን ቴክኖሎጂ መተግበር ከተቻለ በርካቶች በቀላሉ ሊግባቡ የሚችሉበት ቀን ሩቅ አይሆንም ትላለች። አጥኚዎቹ ሰው ሠራሽ ክህሎት (አርቴፍሻል ኢንተለጀንስ) በመጠቀም ልክ እንደ ሰው የሚያስብ መሣሪያ ለመሥራት ነው ሐሳባቸው። መሣሪያው ቃላትን ከማወቅ ባሻገር ትርጉማቸውንም የሚገነዘብ ይሆናል። በእርግጥ አንዳንዴ ከአውድ ውጪ የሆነ ትርጉም ሊሰጥ ይችላል። ማሽን ቋንቋዎችን ተረድቶ እንዲተረጉም ለማስቻል በሚሊዮኖች በሚቆጠሩ ገጾች የተዘጋጀ ጽሑፍን ማስተማር የመጀመሪያው ደረጃ ነው። ሂደቱ ቀላል አይደለም። የኤምአይቲዋ ኮምፒውተር ሳይንቲስት ረጂና ባርዝሊ "ማሽን ቋንቋ ሲማር፤ ሰው ቋንቋ ሲማር ማወቅ ከሚጠበቅበት መረጃ በላይ ይሰጠዋል" ትላለች። ቴክኖሎጂው እውን ከሆነ ቀጣዩ ትውልድ ምናልባትም አስተርጓሚዎች ላያስፈልጉት ይችላሉ። ማሽኑ የቃላት ትርጉም መፈለጊያ ክፍል፣ ድምጽ ሰምቶ የሚተረጉም ክፍል እንዲሁም ሌሎችም ይዘቶች አሉት። አጥኚዎች ከጎርጎሮሳውያኑ 2017 ጀምሮ እያንዳንዱን ይዘት ተከፋፍለው ምርምር እያደረጉ ይገኛሉ። በጥናቱ ከተካተቱ ቋንቋዎች መካከል ስዋሂሊ፣ ታጋሎግ፣ ሶማሊ እና ካዛክ ይጠቀሳሉ። አንዱ የጥናቱ ትኩረት ዜና፣ ቪድዮ እና ሌሎችንም ማሽኑ እንዲተረጉም ማስቻል ነው። በሳውዘርን ካሊፎርንያ ዩኒቨርስቲ የኮምፒውተር ሳይንቲስቱ ስኮት ሚለር እንደሚለው፤ ብዙዎች በአፍ መፍቻ ቋንቋቸው ጽሑፎችና ቪድዮዎች ድረ ገጽ ላይ መለጠፋቸው ለምርምሩ ረድቷል። ማሽኑ አንድን ቋንቋ ወደሌላ ቋንቋ እንዲተረጉም ይደረጋል። ለምሳሌ ከስዋሂሊ ወደ እንግሊዘኛ መተርጎም። በቀጣይ ደግሞ የትኛውንም ቋንቋ ወደመተርጎም ይሸጋገራል። አንድ ሰው ትርጉም ሲፈልግ ማሽኑን በጽሑፍ ወይም በድምጽ መጠየቅ ይችላል። ተመራማሪዎቹ የአንድ ሰው ስም በአፍ መፍቻ ቋንቋው እንዴት እንደሚነበብ ወይም ሌላ ከቋንቋ ጋር የተያያዘ መረጃ ሲፈለግ በቀላሉ እንዲገኝ ማስቻል አስበዋል። የኢዲንበጓ ኮምፒውተር ሳይንቲስት ሚርላ ላፓታ አንድ ጽሑፍን ሙሉ በሙሉ ለመተርጎም ከመሞከር ይልቅ በቁልፍ ቃላት ከፍሎ መተርጎም ይቀላል ትላለች። ይህንን ለማሽኑ ለማስተማርም እየሞከች ነው። ማሽኑ እውን ከሆነ አሁን ላይ ሰዎች ከሚግባቡባቸው ቋንቋዎች ባሻገር ቀደምትና የጠፉ ቋንቋዎችን ለማጥናትም ታስቧል። ጥንታዊ ቋንቋዎች በግንባር ቀደምትነት የሚገኙት በጽሑፍ ስለሆነ ጥናቱ ቀደምት መዛግብት ላይ ያተኩራል። አሁን ላይ ማሽኑ የተለያዩ ቋንቋዎችን ትርጉም ለመፈለግ የሚውለው (ሰርች ኢንጅን) ተሠርቷል። የጥናቱ መሪ እንደሚለው፤ ከደህንነት ጥበቃ ጋር የተያያዙ እንደ ስለላ ያሉ ሥራዎችን ጨምሮ ማሽኑ በተለያዩ ዘርፎች አገልግሎት ላይ ይውላል። የሕክምና ተማሪው ዴቪድ ኢፍልዋ አድላኒ እንደሚለው፤ የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ሲነሳ በተለያዩ ቋንቋዎች የተዘጋጁ መረጃዎችን መተርጎም አስፈላጊ ሆኗል። በተለይም በቀላሉ አስተርጓሚ ማግኘት ባልተቻለባቸው ሁኔታዎች ነገሮች ፈታኝ ነበሩ። "እንደ ወረርሽኙ ያሉ አስቸኳይና አንገብጋቢ ሁነቶች ሲፈጠሩ የትርጉም መተግበሪያ የግድ ያስፈልገናል" ይላል። ናይጄሪያዊው ዴቪድ የዩርባ ቋንቋ ተናጋሪ ነው። ዴቪድ ዮርባ ወደ እንግሊዘኛ የሚተረጉም መተግበሪያ የሚሠራ ቡድን አባል ነው። የፊልም ጽሑፍ፣ ዜና፣ ንግግር እና ሌሎችም ጽሑፎችን በመሰብሰብ ነው መተግበሪያውን ያበለጸጉት። ሃይማኖት የሚያስተምሩ ጽሑፎችንም የተጠቀሙ ሲሆን፤ ኢዊ፣ ፎንግቤ፣ ትዊ እና ሌሎችም የአፍሪካ ቋንቋዎችን የሚተረጉም ዳታቤዝ የመሥራትም እቅድ አላቸው። ማሽኑን እውን ለመሆን ያብቃው እንጂ፤ ማንኛውንም ቋንቋ በቀላሉ የምንተረጉምበት፣ በቀላሉ መረጃ የምንለዋወጥበት፣ የማናውቀውን ቋንቋ ከሚናገር ሰው ጋር የምንግባባት ቀን ሩቅ አይመስልም።
لنفترض أنك عثرت على رسالة تتضمن معلومات ربما تسهم في إنقاذ حياة شخص، لكن المشكلة أنك لا تفهم كلمة واحدة من الرسالة، والأدهى من ذلك، أنك لا تعرف بأي لغة من بين الآلاف من لغات العالم، كُتبت هذه الرسالة، فماذا تفعل؟ لو كانت هذه الرسالة مكتوبة بالفرنسية أو الإسبانية، لكانت هذه المشكلة ستحل بكتابة الرسالة في محرك الترجمة الآلية وستحصل على إجابة واضحة باللغة الإنجليزية على الفور. لكن الكثير من اللغات لا تزال تستعصي على الترجمة الآلية، منها لغات يتحدث بها ملايين من الناس، مثل اللغة الولوفية واللوغندية ولغة التوي ولغة الإيوي في أفريقيا. وذلك لأن الخوارزميات التي تعتمد عليها هذه المحركات تتعلم من الترجمات البشرية، إذ تحلل ملايين الكلمات من النصوص المترجمة لتتحسن دقتها. وهناك معين لا ينضب من هذه النصوص ببعض اللغات، مثل الإنجليزية والفرنسية والإسبانية، بفضل غزارة إنتاج المترجمين البشر بالمؤسسات متعددة الجنسيات، مثل البرلمان الكندي والأمم المتحدة والاتحاد الأوروبي، إذ ينتج هؤلاء كميات هائلة من الوثائق والمستندات المترجمة. فالبرلمان الأوروبي ينتج وحده 1.37 مليار كلمة بـ 23 لغة خلال عشر سنوات. لكن بعض اللغات، التي قد تكون واسعة الانتشار، قد لا تترجم بهذه الغزارة، ومن ثم لا يوجد الكثير من المنشورات بهذه اللغات، ولهذا تُعرف بأنها لغات قليلة المصادر. ويعتمد الذكاء الاصطناعي للتدرب على هذه اللغات على المنشورات الدينية، مثل الإنجيل المترجم بلغات عديدة. لكن هذه المعلومات ليست كافية لتدريب أجهزة الروبوت لإنتاج نصوص مترجمة بدقة في مختلف المجالات. مواضيع قد تهمك نهاية وبينما يتيح تطبيق "غوغل ترانسليت" للناس التواصل بنحو 108 لغات مختلفة، فإن مترجم "بينغ"، الذي طورته مايكروسوفت، يتيح التواصل بنحو 70 لغة. لكن عدد اللغات المنطوقة في العالم يتجاوز سبعة آلاف لغة، من بينها أربعة آلاف لغة على الأقل لديها نظم كتابة. وقد يقف هذا الحاجز اللغوي عائقا أمام أي شخص يحتاج لجمع معلومات دقيقة على وجه السرعة، مثل الوكالات الاستخباراتية. تنتج الأمم المتحدة كميات هائلة من النصوص المترجمة سنويا قد تستخدم لتدريب الخوارزميات ويقول كارل روبينو، مدير برنامج بوكالة مشروعات البحوث الاستخباراتية المتطورة "إياربا"، الذراع البحثي للاستخبارات الأمريكية: "كلما زاد اهتمام الفرد بفهم العالم، زادت الحاجة للوصول إلى البيانات غير المكتوبة باللغة الإنجليزية. ونواجه الآن الكثير من التحديات التي لا تعرف الحدود، مثل انعدام الاستقرار الاقتصادي والسياسي وتفشي فيروس كورونا وتغير المناخ، ومن ثم فإن كل هذه التحديات في جوهرها متعددة اللغات". وقد يستغرق تدريب المترجم أو المحلل الاستخباراتي على لغة جديدة سنوات عديدة، وبعد هذه السنوات قد لا يكتسب الخبرة الكافية لأداء المهمة المكلف بها. ويقول روبينو: "هناك أكثر من 500 لغة منطوقة في نيجيريا وحدها، على سبيل المثال. وقد لا يفهم خبراؤنا، حتى أشهرهم عالميا، في هذا البلد، سوى القليل منها". وتمول وكالة "إياربا" أبحاثا لتطوير نظام للترجمة الآلية يمكنه البحث عن أي معلومات مكتوبة أو منطوقة بلغة قليلة الموارد، وترجمتها وتلخيصها. ويتمثل هذا المشروع في محرك للبحث يمكن أن يكتب فيه المستخدم استفسارا باللغة الإنجليزية، على سبيل المثال، فتُعرض له على الفور قائمة بالمستندات الملخصة باللغة الإنجليزية مترجمة من لغة أجنبية. وإذا ضغط المستخدم على أحد هذه المستندات، سيظهر له المستند المترجم كاملا. ويشارك في المشروع فرق متنافسة من الباحثين في علوم الكمبيوتر، ونشرت أجزاء كبيرة منه بالفعل. وترى كاثلين ماكيون، عالمة كمبيوتر بجامعة كولومبيا وتقود أحد الفرق المتنافسة، أن الغاية من هذا المشروع هي تسهيل التفاعل بين الناس من مختلف الثقافات وتبادل المزيد من المعلومات عن ثقافاتهم. وتستخدم الفرق البحثية تقنية الشبكة العصبية الاصطناعية، أحد أشكال الذكاء الاصطناعي التي تحاكي بعض أوجه التفكير البشري. وقد قلبت نماذج الشبكات العصبية الاصطناعية الموازين في مجال معالجة اللغة في السنوات الأخيرة. فبدلا من مجرد حفظ الكلمات والجمل، تتعلم هذه الشبكات معانيها. فقد تفهم من السياق أن مفردات عديدة يمكن استخدامها للتعبير عن نفس المفهوم، حتى لو بدت في ظاهرها مختلفة. لكن هذه النماذج عادة تحتاج لتحليل ملايين النصوص للتدرب على اللغة المراد تعلمها. ويحاول الباحثون في هذا المشروع تطوير هذه النماذج حتى تتدرب على اللغة بتحليل كميات أقل من البيانات، فالبشر في نهاية الأمر لا يحتاجون لقراءة وثائق رسمية حررت على مدى سنوات لتعلم إحدى اللغات. وتقول ريجينا بارزيلاي، عالمة كمبيوتر بمعهد ماساتشوستس للتكنولوجيا: "عندما يتعلم البشر إحدى اللغات، فإنهم لا يحتاجون إلا لقراءة جزء ضئيل من البيانات التي تحتاجها أنظمة الترجمة الآلية اليوم للتدرب على الترجمة. ولهذا نحاول تطوير الجيل الجديد من أنظمة الترجمة الآلية التي تنتج نصوصا مترجمة بدقة دون أن تحتاج لهذا الكم الهائل من المعلومات". ويتضمن كل فريق من الفرق البحثية مجموعات من المتخصصين لحل إحدى مشاكل النظام. وعُدلت المكونات الرئيسية، مثل البحث التلقائي وتقنية التعرف على الكلام والترجمة وتلخيص النصوص لتناسب اللغات قليلة الموارد. ومنذ عام 2017، ركزت الفرق على ثماني لغات مختلفة، منها السواحيلية والتاغالوغية والصومالية والكازاخية. قد تساعد أدوات الترجمة الآلية على التواصل في المواقف الحرجة، حين يتعذر الوصول إلى مترجم بشري ونجحت الفرق في جمع المعلومات المكتوبة والمنطوقة باللغات قليلة الموارد من مواقع الإنترنت في صورة مقالات ومنتديات ومقاطع فيديو. فقد أصبحت هذه المعلومات متوفرة على الإنترنت بفضل المستخدمين حول العالم الذين ينشرون محتويات بلغتهم الأم. ويقول سكوت ميلر، عالم كمبيوتر بجامعة جنوب كاليفورنيا، ويشارك في المشروع: "إذا أردت معلومات باللغة الصومالية، ستجد مئات الملايين من الكلمات. فبإمكانك العثور على كميات كبيرة من النصوص بأي لغة تقريبا الآن على الإنترنت". لكن هذه النصوص تكون في الغالب بلغة واحدة، بمعنى أن المقالات الصومالية، على سبيل المثال، لا تكون مصحوبة بالترجمة الإنجليزية. لكن ميلر يقول إن نماذج الشبكات العصبية قد تُدرب مسبقا على اللغات المختلفة من خلال تحليل النصوص المكتوبة بلغة واحدة فقط. ويقال إن الشبكات العصبية الاصطناعية تتعلم أثناء عملية التدرب خصائص اللغة وتراكيبها، ومن ثم تستخدمها في عملية الترجمة. ويقول ميلر: "لا أحد يعرف التراكيب اللغوية التي تتعلمها هذه النماذج، فهناك الملايين من المعايير". وبعد مرحلة التدريب على لغات عديدة، تتعلم نماذج الشبكات العصبية الترجمة من لغة لأخرى، بالاستعانة بالقليل من النصوص المترجمة، فربما تكفي بضع مئات الآلاف من الكلمات باللغة المراد تعلمها وما يقابلها في اللغات الأخرى. وبعدها يكون محرك البحث متعدد اللغات قادرا على البحث عبر المعلومات المنطوقة والمكتوبة، وإن كان هذا ينطوي على تحديات عديدة. فتقنية التعرف على الكلام وتحويل الكلام إلى نصوص، تجد صعوبة عادة في تمييز الأصوات والأسماء والمناطق الجغرافية التي لم تصادفها من قبل. ويضرب بيتر بيل، خبير تقنيات التخاطب بجامعة إدنبره، ويشارك في أحد الفرق، مثالا على ذلك ببلد قد يكون غير معروف نسبيا للغرب، وربما تعرض أحد الساسة فيه لعملية اغتيال. فإن العثور على اسم هذا السياسي في المقاطع السمعية سيكون عسيرا. وقد تحايل بيل على هذه المشكلة بالرجوع إلى النصوص التي نُقلت عن مقاطع صوتية، والبحث عن كلمات تبدو غير واضحة لأن النظام لم يصادفها من قبل. وبفحص هذه الكلمات، قد تكون واحدة منها اسم هذا السياسي الذي كان مغمورا. وبعد العثور على المعلومات وترجمتها، يلخص محرك البحث المعلومات للمستخدم. لكن أثناء عملية التلخيص قد ترتكب الشبكات العصبية أخطاء، يطلق عليها علماء الكمبيوتر اسم "الهلوسة". كسر حاجز اللغة قد يعود بمنافع عديدة، تفوق بمراحل استخدام المعلومات للأغراض الاستخباراتية فلنفترض أنك كنت تبحث عن تقرير إخباري عن متظاهرين اقتحموا أحد المباني يوم الإثنين، لكنك قرأت في الملخص الذي ظهر لك أنهم اقتحموه يوم الخميس. ويرجع ذلك إلى أن نماذج الشبكات العصبية عندما تلخص تقريرا، تستقي المعلومات من الملايين من الصفحات التي حللتها أثناء مرحلة التدريب. وقد تتضمن هذه النصوص الكثير من الأمثلة عن محتجين يقتحمون مبان أيام الخميس، ولهذا توقعت الشبكة العصبية أن هذا ينطبق على المثال الأخير أيضا. وقد تقوم نماذج الشبكات العصبية أيضا بإدخال تواريخ أو أرقام من تلقاء نفسها في الملخص، من قبيل "الهلوسة". وتقول ميريلا لاباتا، عالمة كمبيوتر بجامعة إدنبره: "إن نماذج الشبكات العصبية بالغة التطور، فيمكنها حفظ الكثير من اللغات وإضافة كلمات ليست موجودة في المصدر". وتفادت لاباتا هذه المشكلة باستخلاص كلمات مفتاحية من كل مستند، بدلا من أن تلخصها الآلة في صورة جمل، وبذلك تمنع هذه النماذج العصبية من إضافة المعلومات والاسترسال. ويضم المشروع فريقا معنيا باللغات التي اندثرت منذ آلاف السنين. ولا شك أن هذه اللغات القديمة شحيحة المصادر، وربما لا يتبقى منها سوى أجزاء من النصوص. ويستخدم الخبراء هذه اللغات كوسيلة لتجربة التقنيات الجديدة التي قد تطبق على اللغات الحديثة قليلة الموارد. وطور جيامينغ لو، طالب الدكتوراة بمعهد ماساتشوستس للتكنولوجيا، وفريقه خوارزميات يمكنها اكتشاف اللغات الحديثة المنحدرة من اللغات القديمة. ويغذي الفريق الخوارزميات بمعلومات بسيطة عن هذه اللغات ونبذة عامة عن التغيرات التي طرأت عليها. واكتشف نموذج الشبكة العصبية استنادا إلى القليل من المعلومات، أن اللغة الأوغاريتية القديمة في الشرق الأقصى، وثيقة الصلة بالعبرية، وأن اللغة الإيبيرية، إحدى اللغات الأوروبية القديمة، أقرب إلى الباسكية (البشكنشية) منها إلى سائر اللغات الأوروبية. وتقول بارزيلاي: "إن الاعتماد على كميات ضخمة من الوثائق المترجمة، يعد من مظاهر ضعف النظام، ولهذا فإن إنتاج أدوات تكنولوجية فعالة، سواء لمعالجة الرموز أو لترجمة اللغات غير المنتشرة، سيسهم في النهوض بمجال الترجمة الآلية". وطورت الفرق نماذج من محركات البحث متعددة اللغات، وحسنت كفاءتها بإضافة لغات جديدة. ويقول روبينو: "إن هذه الأدوات التكنولوجية كفيلة بإحداث ثورة في الطرق التي يجمع بها المحللون البيانات من النصوص المكتوبة باللغات الأجنبية، إذ ستتيح للمحللين الذين لا يتحدثون سوى الإنجليزية تحليل البيانات التي لم يكونوا قادرين على قراءتها أو فهمها سابقا". ويشارك أيضا في هذا المشروع ناطقون باللغات قليلة الموارد، إذ يحتاج هؤلاء للمعلومات المهمة المكتوبة بلغات أجنبية، لا لغرض التجسس، بل لتحسين جودة الحياة اليومية. ويقول ديفيد إفيولوا أديلاني، طالب الدكتوراة في علوم الكمبيوتر بجامعة سارلاند الألمانية، وينحدر من نيجيريا وأحد الناطقين باللغة اليوروبية: "عندما تفشى فيروس كورونا، كنا في حاجة ماسة لترجمة النصائح الصحية الضرورية إلى لغات عديدة. واستشعرنا حينها مدى أهمية وجود أدوات تكنولوجية تساعدنا على الترجمة إلى اللغات قليلة الموارد". ويطور أديلاني، قاعدة بيانات من اليوروبية إلى الإنجليزية في إطار مشروع "كسر الحاجز اللغوي بين متحدثي اللغات المتعددة في أفريقيا" الذي لا يهدف للربح. وأضاف أديلاني وأعضاء فريقه إلى قاعدة البيانات سيناريوهات الأفلام والأخبار والأعمال الأدبية والأحاديث العامة المترجمة إلى اليوروبية، واستخدموا قاعدة البيانات لتحسين دقة نموذج شبكة عصبية قد تدرب بالفعل على نصوص دينية، مثل منشورات جماعة شهود يهوه. وبالتوازي مع هذه الجهود، يشارك أفراد مجتمعات في أفريقيا في تطوير قواعد بيانات بلغات أفريقية أخرى، مثل الإيوية ولغات الفون والتوي واللوغاندا. ربما سيأتي يوم نستخدم فيه جميعا محركات البحث متعددة اللغات في حياتنا اليومية، لنكتشف معلومات من جميع أنحاء العالم بضغطة زر. لكن في الوقت الراهن، إذا أردت أن تفهم نصوصا بإحدى اللغات قليلة الموارد، فليس بوسعك إلا أن تتعلم هذه اللغة لتنضم إلى أعضاء فرق متحدثي اللغات المتعددة الذين يطورون قواعد بيانات لتحسين كفاءة أدوات وتقنيات الترجمة الآلية. يمكنك قراءة الموضوع الأصلي على BBC Future
https://www.bbc.com/amharic/news-52396006
https://www.bbc.com/arabic/science-and-tech-52136570
የአፍን አፍንጫ ጭምብል የዓለም ጤና ድርጅት የከፍተኛ ባለሙያዎች ስብስብ በዚህ ጉዳይ ላይ ለመምከር ዕቅድ ይዟል። አባላቱ በአፍና በአፍንጫ ጭምብል አጠቃቀም ዙሪያ የተሠሩ ጥናቶችንም ይመርምራሉ። አሜሪካ ውስጥ የተሠራ አንድ ጥናት፤ አንድ ሰው ሲያስል ከአፍና አፍነጫው የሚወጡ ፍንጥቃጣቂዎች እስከ 6 ሜትር ድረስ ሊጓዝ እንደሚችል፤ ማስነጠስ ደግሞ 8 ሜትር እንደሚጓዝ ደርሼበታለሁ ብሎ ነበር። የስብስቡ መሪ የሆኑት ፕሮፌሰር ዴቪድ ሄይማን አዲስ የተሠራ ጥናት በጭምብል አጠቃቀም ዙሪያ የተለየ ሐሳብ ይዞ መጥቷል ሲሉ ለቢቢሲ ይናገራሉ። 'የዓለም ጤና ድርጅት ሁሉንም አማራጮች እያየ ነው። ከዚያ በኋላ በአፍና በአፍንጫ ጭምብል አጠቃቀም ዙሪያ አዲስ መመሪያ ልናወጣ እንችላለን፤ አሊያም ባለበት ሊቀጥል ይችላል።' ምን ይመከራል? የዓለም ጤና ድርጅት፤ በሽታ ከሰው ሰው እንዳይተላለፍ በሚል ከሚያስነጥስ ወይም ከሚያስል ሰው ቢያንስ የአንድ ሜትር ርቀት እንዲኖረን ይመክራል። ድርጅቱ፤ የበሽታ ምልክት ያለባቸው ብቻ የአፍና አፍንጫ ጭምብል እንዲያደርጉ ይመክራል። ጤናማ ሰዎች ጭምብል ማድረግ ያለባቸው ሌሎችን የሚንከባከቡ ከሆነ አሊያም ደግሞ የሚያስነጥሱና የሚያስሉ ከሆነ ነው ይላል። ነገር ግን በአሁኑ ጊዜ የበርካታ አገራት የጤና ባለሙያዎችና ባለስልጣናት ማንኛውም ሰው ከቤት ውጪ በሚንቀሳቀስበት ወቅት አፍን አፍናጫውን እንዲሸፍን እየመከሩ ሲሆን አንዳንዶች ደግሞ ይህንን በማይፈጽሙት ላይ ቅጣት እየጣሉ በማስገደድ ላይ ናቸው። ጭምብሎች ጥቅም የሚኖራቸው ሰዎች እጃቸውን በአግባቡ የሚታጠቡ ከሆነና ጭምብሉን ከተጠቀሙ በኋላ ካስወገዱ እንደሆነ የዓለም ጤና ድርጅት ያሳስባል። ዩናይትድ ኪንግደምም ሆነች አሜሪካ ዜጎቻቸው ከቤታቸው ውጪ በሚሆኑበት ጊዜ የሚመክሩት ቢያንስ የሁለት ሜትር ርቀት እንዲጠብቁ ነው። ይህ የሆነው ደግሞ ቫይረሱ በቅንጣት ጠብታዎች ነው የሚተላለፈው የሚለውን ከግምት ውስጥ በማስገባት ነው። ለምሳሌ አንድ ሰው ሲያስነጥስ ወይም ሲያስል የሚወጣው ጠብታ ወይ ይተናል አሊያም መሬት ላይ ወድቆ ይጠፋል ተብሎ ይታሰባል። ስለዚህም አካላዊ ርቀትን ከመጠበቅ ባሻገር አፍና አፍንጫን መሸፈን አስፈላጊ እንደሆነ እተመከረ ነው። አዲሱ ጥናት ምን ይላል? የማሳቹሴትስ የቴክኖሎጂ ተቋም ተመራማሪዎች ዘመን አፈራሽ የካሜራ ቴክኖሎጂዎችን በመጠቀም አንድ ሰው ሲያስነጥስ ወይም ሲያስለው ምን እንደሚፈጠር ማወቅ ችለዋል። በጥናታቸው መሠረትም ከማሳል የሚወጣው ፍንጥቅጣቂ ፈሳሽ አስከ 6 ሜትር ድረስ ሊጓዝ እንደሚችል ደርሰውበታል። ማስነጠስ ደግሞ በጣም በፍጥነት ስለሚጓዝ እስከ 8 ሜትር ድረስ ሊሄድ ይችላል ብለዋል። አንዳንድ አጥኚዎች አሁን እየተመከረ ያለው የሁለት ሜትር ርቀት አይበቃም ይላሉ። የጤና ድርጅቱ ሰዎች ምን ይመክራሉ? ፕሮፌሰር ሄይማን አዲስ የተሠራው ጥናት በሰው ልጆች መካከል ይመከር የነበረውን ርቀት ስሊያሰፋው በደንብ እናየዋለን ይላሉ። አልፎም ጥናቱ በማስረጃ መቶ በመቶ ሲረጋገጥ ጭምብል ማድረግ ርቀትን ከመጠበቅ እኩል አስፈላጊ እንዲሆን እንመክር ይሆናል ባይ ናቸው። ቢሆንም የጭምብል አጠቃቀም ጉዳይ ብዙ እንደሚቀረን ይናገራሉ። ቡድኑ በሚቀጥሉ ጊዜያት ተጨማሪ ምክክሮች እንደሚያደርግ ይጠበቃል። በርካታ አገራት ጭምብል መጠቀም ግዴታ እያደረጉ ነው። የዓለም ጤና ድርጅት በጥናቱ መሠረት ጭምብል ማድረግ አስፈላጊ ነው ብሎ ካወጀ ምናልባትም ያለ ጭምብል መንቀሳቀስ አዳጋች ይሆናለ።
تعمل لجنة من الخبراء الاستشاريين في منظمة الصحة العالمية WHO على تقييم هذا الأمر. وستعمل اللجنة على تمحيص نتائج بحث يتناول: هل أن مدى انتشار الفيروس في الهواء أبعد مما كان متوقعا في السابق، حيث تشير دراسة أمريكية إلى أن مدى انتشار الفيروس عبر السعال يصل إلى 6 أمتار، و عبر العطس إلى 8 أمتار. وقال رئيس اللجنة، البروفيسور ديفيد هيمان، لبي بي سي إن البحث الجديد قد يؤدي إلى تحول بشأن استخدام الكمامات للوقاية من الفيروس. وأضاف المدير السابق لمنظمة الصحة العالمية قائلا: "إن المنظمة فتحت النقاش مجددا بشأن الدليل الجديد لبحث هل يجب علينا تغيير التوصيات المتعلقة باستخدام الكمامات أم لا". مواضيع قد تهمك نهاية ما هي النصيحة الحالية؟ توصي منظمة الصحة العالمية بالإبقاء على مسافة متر على الأقل بعيدا عن أي شخص يسعل أو يعطس لتجنب خطر العدوى. كما توصي أيضا بأن يرتدي المريض أو من تظهر عليه الأعراض الكمامة. ولكنها توصي الأصحاء بارتداء الكمامة فقط إذا كانوا يعتنون بمشتبه في إصابتهم، أو إذا كانوا هم أنفسهم يسعلون ويعطسون. يشير البحث إلى أن رذاذ السعال والعطس يمكن أن يذهب أبعد مما يعتقد حاليا وتؤكد منظمة الصحة العالمية على أن الكمامة تكون فعالة فقط إذا صاحبها غسيل اليدين باستمرار. ونصحت بريطانيا، إلى جانب دول أخرى كالولايات المتحدة، بوضع مسافة أمان؛ أي الإبقاء على مسافة مترين على الأقل بعيدا عن الآخرين. وجاءت هذه النصيحة بناء على دليل يُظهر أن الفيروس ينتقل فقط عبر الرذاذ. ماذا يقول البحث الجديد؟ استخدم باحثون في معهد ماساتشوستس للتكنولوجيا (MIT) في كامبريدج في الولايات المتحدة كاميرات ذات سرعة عالية وغيرها من أجهزة الاستشعار ليقيّموا بدقة ما يحدث في أعقاب السعال أو العطس. وتوصل هؤلاء إلى أن الزفير يُنتج سحابة صغيرة من الغاز سريعة الحركة تحوي قطرات رذاذ صغيرة مختلفة الأحجام، وتذهب قطرات الرذاذ الأصغر حجما منها إلى مسافات بعيدة. ووجدت الدراسة، التي أُجريت في ظل ضوابط مختبرية، أن السعال يمكن أن يُرسل الرذاذ لأكثر من 6 أمتار، في حين أن العطس يُمكن أن يرسله لأكثر من 8 أمتار. ما الذي يعنيه ذلك؟ قالت لي البروفيسورة ليديا بوريويبا، من معهد ماساتشوستس للتكنولوجيا والتي قادت فريق البحث، إنها تشعر بالقلق بشان المفهوم الحالي عن "مسافة الأمان" المطلوبة لتجنب عدوى فيروس كورونا. وأوضحت قائلة:" إن زفيرنا، سواء في حالة السعال أو العطس، هو سحابة غازية لديها زخم كبير، ويمكنها الذهاب بعيدا وهي تحوي قطرات رذاذ من كل الأحجام تنتشر في أنحاء الغرفة، وبالتالي تسقط الفكرة الزائفة التي تربط مسافة الأمان بمتر أو مترين، والناتجة عن الملاحظة والقياس المباشر لمدى انتشار السعال والعطس". هل يغير ذلك النصيحة المعتمدة بشأن الكمامات؟ بحسب البروفيسورة بوريويبا : يقلص ارتداء الكمامات المخاطر في ظروف معنية، خاصة في الأماكن المغلقة والغرف سيئة التهوية. فعلى سيبل المثال، فإن الكمامة في حالة وجودك في مواجهة شخص مصاب يُمكن أن تساعد في تحويل مسار تنفسه وما يحمله من فيروسات بعيدا عن أنفك وفمك. وتقول البروفيسورة بوريويبا:" إن الكمامات الرقيقة لن تحمي من استنشاق الجزيئات الصغيرة في الهواء حيث إنها لا توفر مرشحات، ولكنها قد تحول السحابة المدفوعة بزخم كبير إلى الجانب بدلا من الأمام". ماذا يعتقد مستشارو منظمة الصحة العالمية؟ ووفقا للبروفيسور هيمان فإنه سيتم تقييم البحث الجديد من معهد ماساتشوستس للتكنولوجيا وغيره من المؤسسات لأنه يشير إلى أن رذاذ السعال والعطس يمكن أن يذهب أبعد مما يعتقد حاليا. يشدد البروفيسور هيمان على ضرورة ارتداء الكمامة باستمرار وقال إنه لو تم التثبت من هذا الدليل فإنه ربما يعني ذلك أن ارتداء كمامة يكون مساويا في فعاليته أو أكثر فعالية من التباعد". ولكنه شدد على ضرورة ارتداء الكمامة بشكل صحيح وإحكام ربطها حول الأنف. وحذر البروفيسور هيمان من أن الكمامة إذا كانت رطبة فإن الجزيئات قد تمر خلالها وأنه يجب على الناس خلعها بحرص حتى لا ينتقل الفيروس لأيديهم. وأضاف قائلا إن على الناس أن يرتدوا الكمامات بشكل مستمر. وأوضح: "يجب ألا تقرر عقب ارتداء الكمامة خلعها لتدخين سيجارة أو تناول وجبة، فلابد من ارتدائها طوال الوقت". ومن المقرر أن تعقد اللجنة، التي تعرف باسم المجموعة الاستشارية الاستراتيجية الفنية لمواجهة أخطار الأمراض المعدية، اجتماعها المقبل خلال الأيام القليلة القادمة. وقال متحدث باسم دائرة الصحة العامة في إنجلترا إن ثمة أدلة ضعيفة على الفوائد الكبيرة لارتداء الكمامات خارج المؤسسات الطبية. وأضاف قائلا: "إنه يجب ارتداء الكمامات بطريقة صحيحة، وتغييرها باستمرار، وخلعها بطريقة صحيحة، وأن يترافق ذلك مع سلوك صحي يراعي مستلزمات النظافة الشخصية والتعقيم، حتى يكون ارتداؤها فعالا". وأشار أيضا إلى أن "الدراسات أظهرت أن الالتزام بهذه التوصيات المتعلقة بارتداء الكمامات يقل بمرور الزمن عندما يستمر ارتداء الكمامات أوقاتا زمنية طويلة". هل غيرت الدول نصائحها بشأن ارتداء الكمامة؟ ظل ارتداء الكمامات تقليدا سائدا في الدول الآسيوية في الوقت الذي يحظى فيه ارتداء الكمامات بشعبية منذ فترة طويلة في آسيا، يُعيد المركز الأمريكي للسيطرة على الأمراض CDC تقييم هذه النصيحة للناس في الوقت الحالي. وفي أستراليا، ترتدي الشرطة الآن الكمامات وتشترط على أي شخص يتعامل مع الشرطة أن يرتديها أيضا. وتُصر المتاجر على أن يرتدي المتسوقون فيها الكمامات أيضا. وقد بات هذا المشهد، الذي كان نادرا في أوروبا، شائعا الآن، وقد تُسرّع نصيحة جديدة من منظمة الصحة العالمية من وتيرة هذا التغيير.
https://www.bbc.com/amharic/news-55516799
https://www.bbc.com/arabic/world-55514395
እስራኤል ከ60 ዓመት በላይ ለሆኑ ዜጎቿ የክትባቱን ቅድሚያ ሰጥታለች በዓለም አቀፍ ደረጃ የወረርሽኙ ክትባት መስጠት ከተጀመረ ወዲህ እስራኤል ከአንድ ሚሊዮን ለሚበልጡ ሰዎች የኮሮናቫይረስ ክትባት ሰጥታለች። እስራኤል ከ100 ሰዎች ከ11 በላይ ሰዎችን ስትከትብ፣ ባህሬን በ3.49 እና እንግሊዝ ደግሞ በ1.47 እንደሚከተሉ ከኦክስፎርድ ዩኒቨርስቲ ጋር የሚሠራው ዓለም አቀፍ የክትትል ድረ-ገጽ ዘግቧል። ለንጽጽር ያህል ፈረንሳይ በተጠናቀቀው የፈረንጆች ታኅሣስ ወር ውስጥ በአጠቃላይ 138 ሰዎችን ብቻ ከትባለች። በዓለም ዙሪያ ከቫይረሱ ጋር በተያያዘ 1.8 ሚሊዮን በላይ ሰዎች ሞተዋል። አሜሪካ 2020 ከመጠናቀቁ በፊት 20 ሚሊዮን ሰዎችን የመከተብ ዕቅዷን ማሳካት ሳትችል 2.78 ሚሊዮን ዜጎቿን ብቻ ነው መከተብ የቻለችው። አስካሁን የተሰጡት ክትባቶች የመጀመሪያው የኮሮናቫይረስ መከላከያ ሲሆን የመጀመሪያውን የወሰዱ ሰዎች ከጥቂት ሳምንታት በኋላ ለሁለተኛ ጊዜ መከተብ ይጠበቅባቸዋል። ይህ በእንዲህ እንዳለ ሕንድ በሚቀጥለው ሳምንት ብሔራዊ ተቆጣጣሪ ያፀድቀዋል ተብሎ የሚጠበቀውን ክትባት ለሕዝበወ ለመስጠት አስፈላጊውን ዝግጅት እያደረገች ነው። እስራኤል ለምን ቀዳሚ ሆነች? እስራኤል ክትባቱን ከሳምንት በፊት መስጠት የጀመረች ሲሆን ዕድሜያቸው ከ60 ዓመት በላይ ለሆኑ፣ ለጤና ባለሙያዎችና ተጋላጭ ለሆኑ ሰዎች ቅድሚያ በመስጠት በየቀኑ 150 ሺህ ሰዎችን እየከተበች ነው። ወረርሽኙ እንደተከሰተ የተደረጉ ስኬታማ ድርድሮችን ተከትሎእስራኤል የፋይዘር-ባዮኤንቴክ ክትባት አግኝታለች። ክትባቱን በጤና አጠባበቅ ሥርዓቷ አማካይነት እየሰጠች ነው። በእስራኤል ሕግ መሠረት ሁሉም እስራኤላውያን እውቅና ባለው የጤና ተቋም መመዝገብ አለባቸው። የጤና ጥበቃ ሚኒስትሩ ዩሊ ኤደልስቴይን ለኤን ቲቪ እንደገለጹት እስራኤል የፋይዘር ክትባትን ደኅንነቱ እንዲጠበቅ በማድረግ ከፋፍላ አጓጉዛለች። ይህ ማለት አነስተኛ መጠን ያላቸው ክትባቶችን ርቀት ወደላቸው አካባቢዎች መላክ ይችላል። እንደገና ለመመረጥ ቅስቀሳ እያደረጉ ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ እስራኤል ከየካቲት ወር መጀመሪያ ጀምሮ ከወረርሽኙ መውጣት እንደምትችል ተንብየዋል። አገሪቱ በአሁኑ ወቅት ለሦስተኛ ጊዜ ብሔራዊ የእንቅስቃሴ እገዳ ላይ ናት። ፈረንሳይ ለምን ወደ ኋላ ቀረች? በተጠናቀቀው ዓመት ማብቂያ ላይ በተጀመረው የክትባት ዘመቻ የመጀመሪያዎቹ ሦስት ቀናት ፈረንሳይ ከ100 ያነሱ ሰዎችን ብቻ ከትባለች፡፡ ለንጽጽር ያህል በተመሳሳይ ጊዜ ጀርመን ከ130 ሺህ በላይ ክትባቶችን ሰጥታለች። የአውሮፓ ሕብረት ክትባቶቹን ለመፍቀድ ከእንግሊዝ እና ከአሜሪካ ዘግይቶ ነበር። ለሕብረቱ አባል አገራት ተቆጣጣሪ አካል የሆነው የአውሮፓ መድኃኒቶች ኤጄንሲ ለፋይዘር ክትባት እውቅና የሰጠው ከሳምንት በፊት ነበር። በፈረንሣይ የሚታየው ሌላው ችግር ክትባቱን በተመለከተ ሰፊ ጥርጣሬ መኖሩ ነው። በአይፖስ ግሎባል አማካሪ በተካሄደው የሕዝብ አስተያየት ጥናት መሠረት 40 በመቶ የሚሆኑት ፈረንሣያዊያን ብቻ ናቸው ክትባቱን ለመውሰድ ፈቃደኛ መሆናቸውን የገለጹት። ይህ ቁጥር ከሌሎች ጋር ሲነጻጸር በቻይና 80 በመቶ፣ በዩናይትድ ኪንግደም 77 በመቶ እና በአሜሪካ ደግሞ 69 በመቶ ይደርሳል። ሕንድ ምን እየሠራች ነው? ሕንድ በክትባት መርሃ-ግብሩን ለመተግበር የሚረዳትን ብሔራዊ ልምምድ እያካሄደች ሲሆን በአዲሱ ዓመት አጋማሽ 300 ሚሊዮን ሰዎችን ለመከተብ አቅዷለች። በመንግሥት በሚደገፈው በኦክስፎርድ-አስትራዜኔካ ክትባት ላይ አደምነቷን ጥላለች። ይህም የክትባቱ ለማጓጓዝ ከፍተኛ ቅዝቃዜ ስለማይፈልግ በርቀት ለሚገኙ የህክምና ተቋማት ለማሰራጨት ምቹ ያደርገዋል። በሕንድ ውስጥ በባራት ባዮቴክ እየተሠራ የሚገኘው ክትባት እውቅናን በመጠባበቅ ላይ ይገኛል። ኮቪድ-19 እስካሁን 150 ሺህ የሚጠጉ ሕንዳዊያንን ሕይወት ቀጥፏል። 10 ሚሊዮን ያህል ሰዎች በበሽታው ተይዘውባታል፤ ይህም ከአሜሪካ በመቀጠል በሁለተኛ ደረጃ ላይ ያስቀምጣታል።
إسرائيل أعطت الأولوية لمن هم فوق الستين عاماً في حملتها للتطعيم وبلغ المعدل في إسرائيل 11.55 جرعة لقاح لكل 100 شخص، تليها البحرين بمعدل 3.49 جرعة والمملكة المتحدة بمعدل 1.47 جرعة، بحسب موقع تعقب عالمي على الانترنت مرتبط بجامعة أكسفورد. وبالمقارنة، فإن فرنسا طعّمت 138 شخصاً كعدد إجمالي حتى 30 ديسمبر/ كانون أول الماضي. وتوفي أكثر من 1.8 مليون شخص من الفيروس في شتى أنحاء العالم. وقد جُمعت الأرقام المقارنة حول اللقاح من قبل "أور وورلد إن داتا" (عالمنا في بيانات)، وهو مشروع تعاون بين جامعة أكسفورد ومنظمة خيرية تعليمية تتخذ من المملكة المتحدة مقراً لها. مواضيع قد تهمك نهاية ويقوم العاملون على المشروع بإحصاء أعداد الأشخاص الذين تلقوا الجرعة الأولى من اللقاح ضد فيروس كورونا. وتعتمد معظم اللقاحات التي حصلت على الموافقة لاستخدامها حتى الآن على جرعتين، يتم إعطاؤهما بفارق أكثر من أسبوع. وقد أخفقت الولايات المتحدة في تحقيق هدفها بتطعيم 20 مليون شخص مع نهاية عام 2020، حيث لم يتلق اللقاح سوى 2.78 مليوناً بحلول الثلاثين من ديسمبر/ كانون أول الماضي. في هذه الأثناء، تقوم الهند بتمارين تجريبية على عملية توزيع اللقاح، قبيل الموافقة المتوقعة من جانب الجهات التنظيمية الوطنية الأسبوع المقبل. ما هي أسباب تقدم إسرائيل؟ بدأت إسرائيل عملية التطعيم في 19 ديسمبر/ كانون أول الماضي وتعطي جرعات اللقاح لحوالي 150,000 شخص في اليوم، مع إعطاء الأولوية لمن هم فوق الستين عاماً، وللعاملين في المجال الصحي وللأشخاص المعرضين لخطر الإصابة أكثر من غيرهم من ناحية طبية. وكانت إسرائيل قد أمّنت إمدادات من لقاح فايزر- بيونتك في أعقاب مفاوضات استهلتها في وقت مبكر بعد ظهور الوباء. وهي تتصل بالأشخاص الذين لديهم أولوية في تلقي اللقاح من خلال نظامها للرعاية الصحية- فمبوجب القانون يتعين على كل إسرائيلي التسجيل لدى مزود معتمد للرعاية الصحية. وقال وزير الصحة يولي إدلشتاين لمحطة تلفزيون "واي نت" إن إسرائيل قامت بشكل آمن بتقسيم شحنات لقاح فايزر، التي يجب أن تحفظ على درجة حرارة 70 درجة تحت الصفر. وهذا يعني أن كميات أصغر من اللقاح يمكن إرسالها إلى التجمعات السكانية النائية. وتنبأ رئيس الوزراء بنيامين نتنياهو، الذي يخوض حملة لإعادة انتخابه، بأن تخرج إسرائيل من قبضة الوباء بحلول شهر فبراير/ شباط القادم. وهي تطبق حالياً نظام الإغلاق الوطني الثالث. لماذا تتخلف فرنسا عن الآخرين؟ في الأيام الثلاثة الأولى من حملة التطعيم لديها، والتي انطلقت في 27 ديسمبر/ كانون أول، تمكنت فرنسا من تطعيم أقل من 100 شخص. بالمقارنة مع ذلك، تمكنت ألمانيا من تطعيم أكثر من 130,000 شخص بحلول نهاية ديسمبر/ كانون أول الماضي. يكمن جزء من الصعوبة في التشكيك واسع النطاق بجدوى اللقاح. ففي استطلاع للرأي أجرته مؤسسة "إبسوس غلوبال أدفايزر" في 15 دولة، قال 40% فقط من المستطلعين من الفرنسيين إنهم مستعدون لتلقي اللقاح. يقابل هذه النسبة في فرنسا 80% في الصين و 77% في المملكة المتحدة و 69% في الولايات المتحدة. ودافع وزير الصحة الفرنسي، في وقت سابق هذا الأسبوع، عن الوتيرة البطيئة في توزيع اللقاح، قائلاً إن السلطات اختارت ان تعطي اللقاح داخل بيوت رعاية المسنين، بدلاً من حملهم على التنقل لأخذ اللقاح. لكن الرئيس الفرنسي إيمانويل ماكرون تحدث الخميس الماضي بنبرة فيها قدرأكبر من الاستعجال قائلاً: "لن أسمح بحدوث تأخير غير مبرر دون سبب وجيه." لقاح أكسفورد-أسترازنيكا ما الذي تفعله الهند؟ تجري الهند تمريناً وطنياً على برنامجها الخاص بالتطعيم، والذي يهدف إلى الوصول إلى 300 مليون شخص بحلول منتصف العام الجاري. وستعتمد الهند على لقاح أكسفورد- أسترازنيكا، الذي حصل على توصية الآن من لجنة حكومية. فلقاح أكسفورد لا يحتاج لظروف التخزين تحت درجات حرارة منخفضة جداً التي يحتاجها لقاح فايزر، وهو ما يجعله مناسباً للتوزيع على مناطق تفتقر لمرافق الرعاية الصحية المتطورة. لقد حصد مرض كوفيد-19 حياة حوالي 150,000 شخص في الهند، وأصاب حوالي 10 ملايين شخص، وهو رقم يأتي في المرتبة الثانية فقط بعد عدد المصابين في الولايات المتحدة.
https://www.bbc.com/amharic/news-55246427
https://www.bbc.com/arabic/middleeast-55234189
ልዑል አልጋ ወራሽ መሐመድ ቢን ሰልማን ምንም እንኳ ኤምቢኤስ በሚል መጠሪያ የሚታወቁት ልዑል አልጋ ወራሽ በአገራቸው ዜጎች ዘንድ ያላቸው ተቀባይነት እንዳለ ቢሆንም፤ በዓለም አቀፉ ማህብረሰብ ዘንድ በጎ ገጽታቸውን የሚያጠለሹ ክስተቶች መኖራቸው አልቀረም። ከሁለት ዓመት በፊት ኢስታንቡል በሚገኘው የሳዑዲ ቆንስላ ውስጥ የጋዜጠኛ ጀማል ካሾግጂ መገደል ዓለም ኤምቢኤስን በጥርጣሬ እንዲያያቸው ምክንያት ሆኗል። አሁን ላይ በአሜሪካ አዲስ ፕሬዝደንት መመረጡ የልዑሉ ሌላኛው ራስ ምታት ነው። ተመራጩ ፕሬዝደንት ዶ ባይደን ገና ከአሁኑ አስተዳደራቸው በሳኡዲ አረቢያ አንዳንድ ጉዳዮች ላይ ጠንከር ያለ አቋም እንደሚይዝ አስታውቀዋል። ከዚህ በታች የተዘረዘሩት ሦስት ጉዳዮች በዋሽንግተን እና ሪያድ ወዳጅነት መካከል ነፋስ የሚያስገቡ ለሆኑ ይችላሉ። በቀጣይም የኤምቢኤስ ፈተናዎች ሆነው መዝለቃቸው አይቀርም። የየመን ጦርነት የየመን ጦርነት በጦርነቱ ለተሳተፉት ሁሉ መዘዝን ይዞ መጥቷል። ካልተገመተ ፈተና ውስጥም ከቷቸዋል። ሳኡዲ አረቢያ ጦርነቱን አልጀመረችውም። የየመንን የእስር በእርስ ጦርነት ያስጀመሩት ሁቲዎች ናቸው። እአአ 2014 ላይ የሁቲ አማጺያን ወደ የመን መዲና ሰነዓ ዘምተው ሕጋዊ መሠረት ያለውን መንግሥት ከጣሉ በኋላ አገሪቷን ወደ የእርስ በእስር ጦርነት አስገብተዋል። ሁቲዎች በየመን ሰሜናዊ ተራራማ ቦታ በስፋት የሚኖሩ ሲሆን ከአጠቃላይ የአገሪቱ ሕዝብ 15 በመቶውን ይወክላሉ። እአአ ሕዳር 2015 ላይ ሞሐመድ ቢን ሰልማን ሁቲዎችን ለመዋጋት የአረብ አገራትን ማስተባበር ያዙ። ልዑል አልጋ ወራሹ የበርካታ አረብ አገራትን የተባበረ ክንድ በማስተባበር በአየር ጥቃቶች የሁቲ አማጺያንን በጥቂት ወራት ውስጥ ማንበርከክን ዓላማ አድርገው ነበር የተነሱት። በጥቂት ወራት ውስጥ ይጠናቀቃል የተባለው የጦር ኦፕሬሽን ግን ስድስት ዓመታት አስቆጥሮም መገባደጃው አልታወቀም። ለዓመታት በዘለቀው ጦርነት በሺዎች የሚቆጠሩ ንጹሃን ተገድለዋል፤ ከቀያቸው ተፈናቅለዋል። በሁለቱም ጎራ የሚፋለሙት ኃይሎች የጦር ወንጀሎችን ፈጽመዋል። አሁንም ሳኡዲ መራሹ ኃይል የሁቲ አማጺያንን ከሰነዓ እና የበርካቶች መኖሪያ ከሆነው ምዕራብ የመን ማስወጣት አልተቻለውም። በኢራን የሚደገፉት የሁቲ አማጺያን የሚያስወነጭፏቸው ዒላማቸውን የጠበቁት ሚሳኤሎች እንዲሁም የድሮን ጥቃቶች የሳኡዲ አረቢያን ነዳጅ ማብላያ ጣቢያን በመምታት በሳኡዲ ላይ ከፍተኛ ኪሳራ ማድረስ ችለዋል። ሳኡዲ መራሹ ኃይል የሁቲ አማጺያንን ከሰነዓ ማስወጣት ተስኖት ቆይቷል። ሳኡዲ አረቢያ ራሷን ከዚህ ጦርነት ለማውጣት ጽኑ ፍላጎት አላት። የሁቲ ታጣቂዎች ሰነዓን እንደተቆጣጠሩ ከጦርነቱ መውጣት ግን ለሳኡዲ የማይሆን አማራጭ ነው። የሁቲ አማጺያን በስልጣን ላይ እንዲቆዩ መፍቀድ ማለት ኢራን በየመን ጠንካራ መሠረት እንዲኖራት መፍቀድ ማለት ነው። ይህን ደግሞ እንዲሆን ሳኡዲ ትፈቅዳለች ተብሎ አይጠበቅም። ሪያድ በየመን የእስር በእርስ ጦርነት በነበራት ተሳትፎ ከትራምፕ አስተዳደር የጠየቀችውን ድጋፍ ስታገኝ ቆይታለች። ይህ ድጋፋ ግን በባይደን አስተዳደር የሚቀጥል አይሆንም። ለኤምቢኤስ ጦርነቱን ጥሎ መውጣት አማራጭ አይደለም። ባካሄዱት የጦር ኦፕሬሽንም የጠበቁትን ድል ማምጣት ተስኗቸዋል። ይህ በእንዲህ እንዳለ የኃያሏ አሜሪካን ድጋፍ የማግኘታቸው ጉዳይ ጥያቄ ላይ ወድቋል። በእስር የሚገኙ የሳዑዲ ሴቶች የመብት ተሟጋች ሴቶች እስር የሞሐመድ ቢን ሰልማን አስተዳደር በበጎ እንዳይታይ ካደረጉ ምክንያቶች መካከል አንዱ ነው። 13 ጠንካራ የሳኡዲ አረቢያ የመብት ተሟጋቾች ለእስር ከተዳረጉ ሰንበትበት ብለዋል። ሴቶቹ የታሰሩባቸው ምክንያቶች ደግሞ መኪና ማሽከርከራቸው እና የወንድ ፍቃድ ማግኘት የለብንም በሚል ድምጻቸውን ማሰማታቸው ነው። እንደ ሉወጄይን አል-ሃታሎለ ያሉ የመብት ተከራካሪዎች አሁንም በእስር ላይ ይገኛሉ። የሳኡዲ መንግሥት ሉወጄይን ከውጪ ኃይሎች ገንዘብ ተቀብላለች ሲሉ ይከሰቷል። ለዚህ ግን አሁንም ማስረጃ ማቅረብ አልቻሉም። ጓደኞቿ ግን ዓለም አቀፍ የሰብዓዊ መብት ኮንፍረንስ ላይ ከመሳተፏ እና በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ለመቀጠር የሥራ ማመልከቻ ከማቅረቧ ውጪ ያደረገችው ምንም የለም ይላሉ። ሉወጄይን አል-ሃታሎለ የመብት ተከራካዊዎቹ እስር በባይደን አስተዳደር እንዲሁ በዋዛ የሚታለፍ አይሆንም። የቢቢሲው የመካከለኛው ምስራቅ ዘጋቢ ፍራንክ ጋርድነር፤ ምናልባትም የሳኡዲ መንግሥት ለዓመታት አስሮ ማስረጃ ማቅረብ ባለመቻሉ፤ "ምህረት አድርጊያለሁ" በማለት የመብት ተሟጋች ሴቶቹን ከእስር ሊለቅ ይችላል ይላል። ኳታርን የማግለል ሴራ ኳታር በጎረቤት አገራት ተገላ ቆይታለች። ኳታር እንድትገለል ሴራውን ከጠነሰሱት መካከል ደግሞ ሳኡዲ ቀዳሚዋ ናት። ኩዌት ግን ችግሩን ለመፍታት ከመጋረጃው ጀርባ ጥረት ስታደርግ ቆይታለች። ይህ ግን በቀላሉ የሚፈታ ላይሆን ይችላል። እአአ 2017 ላይ ፕሬዝደንት ትራምፕ በሪያድ ጉብኝት ባደረጉ በቀናት ልዩነት፤ ሳኡዲ አረቢያ፣ ዩናይትድ አረብ ኤሜሬትስ፣ ባህሬን እና ግብጽ ተባብረው የባህረ ሰላጤ ጎረቤት አገራቸው ኳታርን አገለሉ። ለዚህም ምክንያታቸው ኳታር ለጽንፈኛ እስላማዊ ቡድኖች ድጋፍ ታደርጋለች የሚል ነው። ይህም ከሽብር ይመደባል ይላሉ። ዩናይድ አረብ ኤሜሬትስ መኖሪያቸውን ኳታር ያደረጉ ናቸው ያለቻቸውን የአሸባሪዎች ዝርዝር አቅረባ ነበር። አገራቱ ኳታር ሽብርተኞችን መደገፏን ማቆም አለባት፣ የቱርክ ወታደሮች ከኳታር መውጣት አለባቸው፣ ከኢራን ጋር ያላትን ግንኙነት ታቁም ከሚለው ቅድመ ማስጠንቀቂያዎች በተጨማሪ የኳታሩ አልጀዚራ ይዘጋ የሚል ማሳሰቢያ ተሰጥቷት ነበር። ይህ ተፈጻሚ ካልሆነ ኳታር ላይ ኢኮኖሚያዊ ማዕቀቦች እንጥላለን ሲሉም አስጠነቀቁ። ልክ የሳኡዲ መራሹ ኃይል በየመን ጦርነት በወራት ውስጥ የተፈለገውን ውጤት ማስመዝገብ ይቻላል የሚለው የተሳሳተ ስሌቱ በኳታርም ተደግሟል። አገራቱ አንድ ላይ በማበር ኳታርን ሲያገሉ፤ ኳታር ጫናውን መቋቋም ተስኗት እጅ መስጠቷ አይቀርም የሚል መላምት ይዘው ነበር የተነሱት። ይህ ግን አልሆነም። ኳታር ባላት የተፈጥሮ ሃብት፣ በዩናይትድ ኪንግደም ያላት ኢንቨስትመንት እንዲሁም ከቱርክ እና ኢራን ያገኘቻቸው ድጋፎች የአረብ አገረቱ ያሰቡት እንዳይሳካ ረድቷታል። በቅርብ ዓመታትም በመካከለኛው ምስራቅ ሁለት ጎራ ተፈጥሯል። የሱኒ ባህረ ሰላጤ አገራት ሳኡዲ አረቢያ፣ ዩናይትድ አረብ ኤሜሬትስ እና ባህሬን ከግብጽ ጋር በአንድ ጎራ ሲሰለፉ፤ ኳታር፣ ቱርክ እና እንደ ሙስሊም ብራዘርሁድ እና ሃማስ የመሳሰሉ በርካታ ኢስላማዊ እንቅስቃሴዎች በሌላኛው ጎራ ተሰልፈዋል። የፕሬዝደንት ዶናልድ ትራምፕ ልዩ መልዕክተኛ ጃሬድ ኩሽነር በባህረ ሰላጤው አገራት መካከል የተፈጠረውን አለመግባባት በድርድር ለመፍታት ወደ አገራቱ ተጉዘው ነበር። አሜሪካ በኳታር ግዙፍ ወታደራዊ ካምፕ እንዳላት ሁሉ መጪው የባይደን አስተዳደርም ችግሩን ለመፍታት ጥረት ማድረጉ አይቀርም።
يحظى ولي العهد السعودي الأمير محمد بن سلمان بشعبية في بلده ويحظى الأمير بشعبية في بلده حتى الآن، لكنه لم يستطع على الصعيد الدولي أن يبدد الشكوك في علاقته باغتيال الصحفي السعودي جمال خاشقجي عام 2018. والآن تستعد إدارة أمريكية جديدة لقيادة البيت الأبيض، وقد أوضح الرئيس المنتخب، جو بايدن، أنه سيتخذ موقفا أكثر صرامة مقارنة بسلفه، دونالد ترامب، في قضايا معينة مرتبطة بالسعودية. فما هي القضايا المطروحة، ولماذا تحتل أهمية بالنسبة لمن هم في السلطة في واشنطن والرياض؟ حرب اليمن كانت هذه (الحرب) كارثة لجميع الأطراف المعنية تقريبا، أبرزهم سكان اليمن الفقراء الذين يعانون من سوء التغذية. مواضيع قد تهمك نهاية لم تبدأ السعودية هذا الصراع، بل بدأه الحوثيون عندما زحفوا إلى العاصمة صنعاء في أواخر عام 2014 وأطاحوا بالحكومة. وفي مارس/آذار 2015، شكّل محمد بن سلمان، بصفته وزيرا للدفاع السعودي، تحالفا لدول عربية سرا، ودخل الحرب بقوة جوية هائلة، متوقعا إرغام الحوثيين على الاستسلام خلال شهور. أسفرت حرب اليمن عن مقتل يمنيين واستنزاف الخزانة السعودية، فضلا عن استقطاب انتقادات متزايدة في الخارج وبعد نحو ست سنوات، أسفرت الحرب عن مقتل ونزوح الآلاف، وشهدت ارتكاب الجانبين جرائم حرب. وأخفق التحالف الذي تقوده السعودية في طرد الحوثيين من صنعاء ومعظم مناطق غرب اليمن المكتظة بالسكان. وأطلق الحوثيون، بمساعدة إيران، صواريخ دقيقة بشكل متزايد وطائرات مسيّرة مفخخة صوب السعودية، واستهدفوا منشآت نفطية في أماكن بعيدة مثل مدينة جدة. ومن المؤكد أن جبهة اليمن ورطة مكلفة بالنسبة للسعودية، وقد انهارت العديد من خطط السلام تباعا. وأسفرت حرب اليمن عن مقتل يمنيين واستنزاف الخزانة السعودية، فضلا عن إثارة انتقادات متزايدة في الخارج. ويرغب السعوديون في سبيل يضمن لهم حفظ ماء الوجه للخروج من هذه الورطة، بيد أنهم بعد أن شرعوا، على حد قولهم، في "منع إيران من ضمان موطئ قدم على حدودهم الجنوبية"، يشددون على أنهم لا يستطيعون قبول ميليشيا مسلحة تدعمها إيران تسيطر على السلطة في اليمن. قال الحوثيون إنهم أطلقوا صاروخا على منشأة نفطية في مدينة جدة السعودية الشهر الماضي وبحلول عام 2016، كان الرئيس الأمريكي السابق، باراك أوباما، قد تراجع بالفعل، في نهاية فترة رئاسته، عن تقديم بعض الدعم الأمريكي. وجاء دونالد ترامب مغايرا لتلك السياسة، وقدم للرياض كل المساعدات الاستخباراتية والمادية التي طلبتها، والآن أشارت إدارة بايدن إلى أنه من غير المرجح أن يستمر الوضع. ولايزال الضغط مستمرا لإنهاء هذه الحرب بطريقة أو بأخرى. اعتقال نساء مثلت هذه القضية للقيادة السعودية كارثة في مجال العلاقات العامة الدولية. فقد اعتقلت السلطات 13 ناشطة سلمية سعودية، وتعرضن في بعض الحالات لانتهاكات مروعة، بسبب "جريمة" واضحة تمثلت في مطالبتهن بحق قيادة السيارات وإنهاء نظام ولاية الرجل الجائر بشكل صارخ على المرأة. يعد السماح بقيادة النساء للسيارات من أبرز خطوات الإصلاح في السعودية خلال سنوات واعتُقلت كثيرات في عام 2018، من بينهن لجين الهذلول، السجينة الأكثر شهرة، قبل رفع الحظر على قيادة المرأة للسيارة. ويؤكد مسؤولون سعوديون أن الهذلول متهمة بالتجسس و"الحصول على أموال من قوى أجنبية"، لكنهم أخفقوا في تقديم أدلة تدعم ذلك. ويقول أصدقاؤها إنها لم تفعل شيئا أكثر من حضور مؤتمر في الخارج بشأن حقوق الإنسان والتقدم بطلب وظيفة في الأمم المتحدة. وقالت أسرتها إنها تعرضت أثناء الاحتجاز للضرب والصعق بالكهرباء والتهديد بالاغتصاب، وأن آخر مرة رأوها فيها كانت ترتجف لاإراديا. كانت لجين الهذلول ناشطة بارزة في حملة تهدف إلى حق المرأة السعودية في قيادة السيارات وبالضبط كما حدث مع حرب اليمن، وضعت القيادة السعودية نفسها في هذا المأزق، وتبحث الآن عن سبيل لحفظ ماء الوجه للخروج من هذه الورطة. وبعد احتجاز النساء لفترة طويلة، دون أي دليل يمكن تقديمه إلى المحكمة في بلد يتمتع بقضاء مستقل، فإن أوضح سبيل للخروج هو "العفو الشامل". وثمة توقعات بأن تثير إدارة بايدن القادمة هذه القضية. مقاطعة قطر تعد هذه القضية، ظاهريا، مهيأ للحل بعد وساطة كويتية شاملة، لكن القضية، في حد ذاتها، أعمق. في عام 2017، بعد أيام من زيارة الرئيس الأمريكي ترامب للرياض، قامت السعودية، إلى جانب الإمارات والبحرين ومصر، بفرض مقاطعة على جارتها الخليجية قطر. بدأت مقاطعة السعودية لقطر بعد ايام من زيارة ترامب للرياض عام 2017 وقالت الدول إن سبب ذلك هو دعم قطر غير المقبول للجماعات الإسلامية، والذي يرقى إلى مستوى دعم "الإرهاب". وأصدرت الإمارات ملفا عن "إرهابيين" يُعتقد أنهم كانوا يعيشون في قطر، بيد أن الدوحة نفت دعمها لـ"الإرهاب" ورفضت الاستجابة لمطالب الدول الأربع، والتي تضمنت كبح جماح قناة "الجزيرة". وكما حدث مع الحوثيين في اليمن، توقعت السعودية خطأ أن القطريين سوف ينهارون ويستسلمون في النهاية، لكنهم لم يفعلوا، ويرجع الفضل في ذلك جزئيا إلى ثرواتهم الهائلة، فقطر لديها حقل غاز بحري ضخم واستثمرت ما يزيد على 53 مليار دولار (40 مليار جنيه استرليني) في الاقتصاد البريطاني وحده، فضلا عن دعم من جانب تركيا وإيران. ويعني ذلك أنه في السنوات الأخيرة ظهر شرخ عميق في الشرق الأوسط. فعلى جانب توجد الدول الخليجية الثلاث، السعودية والإمارات والبحرين، بالإضافة إلى حليفتهم مصر. طلبت السعودية وحلفاؤها من قطر إغلاق قناة "الجزيرة" التلفزيونية وعلى الجانب الآخر، توجد قطر وتركيا ومختلف الحركات الإسلامية السياسية التي يدعمها الطرفان، مثل جماعة الإخوان المسلمين وحماس في غزة. وتمثل هذه الحركات العابرة للحدود لعنة لقادة الدول الأربع، ويرونها تهديدا وجوديا لحكمهم. ومن دون شك ألحقت مقاطعة قطر، التي استمرت ثلاث سنوات ونصف، أضرارا اقتصادية وسياسية للجانبين. كما جعلت وحدة الخليج موضع تهكم في وقت يشعر فيه زعماء دول الخليج بقلق متزايد من برامج إيران النووية والصاروخية. جاريد كوشنر، مبعوث الرئيس الأمريكي، أثناء محادثات مع أمير قطر الأسبوع الماضي وضغط جاريد كوشنر، مبعوث ترامب، خلال زيارته للخليج، من أجل تسوية النزاع، وبالتأكيد سترغب إدارة بايدن في تسويته. فقطر، في نهاية المطاف، تستضيف قاعدة "العديد" الجوية، أكبر قاعدة خارجية للبنتاغون. بيد أن كل ما سيُتفق عليه في جهود الوساطة سيظل بحاجة إلى إثباته عمليا. وأمام قطر سنوات لتسامح جيرانها، وأمامهم سنوات ليثقوا بقطر مرة أخرى.
https://www.bbc.com/amharic/news-50429933
https://www.bbc.com/arabic/science-and-tech-50431873
የግብይት ተቋም የሆነው ኢዚያ ደረስኩበት እንዳለው፤ በኢንስታግራም ላይ ከአምስት ዓመት በፊት ስፖንሰር ተደርጎ ይወጣ የነበረ አንድ ፎቶግራፍ 134 ዶላር ዋጋ የነበረው ሲሆን አሁን ግን ወደ 1642 ዶላር አሻቅቧል። ባለንበት ዘመን ታዋቂ የንግድ ምልክቶች በማኅበራዊ የትስስር መድረኮች ላይ ስፖንሰር አድርገው ለሚያወጧቸው መልዕክቶች፣ ታሪኮች እና ጦማሮች ጭምር ከፍተኛ መጠን ያለው ገንዘብ ለመክፈል ፈቃደኞች ናቸው ተብሏል። • ዩቲዩብ የህጻናትን መብት በመጋፋቱ 170 ሚሊየን ዶላር ተቀጣ • ዩቲዩብን የገቢ ምንጭ ማድረጊያ አምስት መንገዶች ይህ ክስተት ለማስታወቂያ ድርጅቶች ስጋት ሊፈጥር ይችላል ቢባልም አንድ የዘርፉ ባለሙያ እንዳሉት ግን የተለመደውና መደበኛው የማስታወቂያ መንገድ አብቅቶለታል ማለት እንዳልሆነ ተናግረዋል። ይፋ የተደረገው ሪፖርት እንዳለው በማኅበራዊ ትስስር መድረኮች በተለይም በፌስቡክ፣ በዩቲዩብ፣ በኢንስታግራምና የጡመራ መድረኮች ላይ ተጽእኖ ፈጣሪ ለሆኑ ሰዎች ባለፉት አምስት ዓመታት ውስጥ የሚከፈል ገንዘብን በዝርዝር ተመልክቷል። ከአንድ መቶ ሺህ በታች ተከታዮች ካሏቸው ሰዎች አንስቶ ከፍተኛ ቁጥር ያለቸው ተከታዮችን በማኅበራዊ የትስስር መድረኮች ላይ ማፍራት እስከቻሉ ታዋቂ ሰዎች ድረስ ከፍተኛ መጠን ያለው ገንዘብ እያገኙ እንደሆነ ተገልጿል። በሪፖርቱ ላይ ከተጠቀሱት የጥናት ውጤቶች መካከልም፦  በኢንስታግራም ላይ በስፖንሰር የሚወጡ ፎቶዎች የሚያስገኙት ገንዘብ በ44 በመቶ ጨምሯል።  በስፖንሰር የሚወጣ የጡመራ መድረክ ጽሑፍ ከ8 ዶላር ወደ 1442 ዶላር አሻቅቧል።  የዩቲዩብ ቪዲዮዎች ከፍተኛ ገቢን በማስገኘት ቀዳሚ ሆነዋል፤ በዚህም ከጥቂት ዓመት በፊት 420 ዶላር ያስገኝ የነበረው ዛሬ 6700 ዶላር ደርሷል።  በፌስቡክ ላይ የሚወጣ አንድ አጭር መልዕክት ያስገኝ የነበረው 8 ዶላር ገቢ አሁን ወደ 395 ዶላር ከፍ ብሏል።  በትዊተር ላይ የሚሰፍር አንድ መልዕክት ከ29 ዶላር ወደ 422 ዶላር ገቢን ያስገኛል።  የጡመራ መድረክ ላይ የሚሰፍር ጽሑፍ ደግሞ ከ407 ዶላር ወደ 1442 ዶላር ያስገኛል። በዚህም ሳቢያ በርካታ ሰዎች በማኅበራዊ የትስስር መድረኮች ላይ ተጽእኖ ፈጣሪ ለመሆን ጥረት እያደረጉ በመሆኑ ዘርፉ ከተቆጣጣሪ አካላት በኩል ጥብቅ ክትትል እንዲደረግበት አስገድዷል። አንዳንድ በማኅበራዊ የትስስር መድረኮች ላይ የወጡ መልዕክቶችም ኃላፊነት የጎደላቸው ናቸው ተብለው ባለፈው ሳምንት ከኢንስታግራም ላይ ባለፈው ወር ታግደዋል። በተለይ የምርት ማስታወቂያዎችን የሚመለከቱ መልዕክቶችን በተመለከተ የሚወጡ መረጃዎች ስጋትን እየፈጠሩ ነው። • ፌስቡክ ሦስት ቢሊዮን አካውንቶችን አገደ • ፌስቡክ የተጠቃሚዎችን ግላዊ መረጃ መበርበሩን አመነ ይህ ሁሉ ቢሆንም ምርቶቻቸውንና አገልግሎታቸውን የሚያስተዋውቁ ተቋማት ከፍተኛ መጠን ያለውን ገንዘብ በማኅበራዊ መድረኮች ላይ ለሚያወጧቸው ማስታወቂያዎች እያፈሰሱ ነው። የተደረገው ጥናት እንዳመለከተው በተጽዕኖ ፈጣሪዎች በኩል የሚወጡ መልዕክቶች በ150 በመቶ ጭማሪ አሳይተዋል። በዚህም ወደ ዘርፉ የሚገባው የገንዘብ መጠን ስለሚጨምር በቀጣይ ዓመት ዘርፉ ባለ 10 ቢሊየን ዶላር ኢንደስትሪ ይሆናል።
وخلصت شركة "ازيا" للتسويق إلى أن معدل سعر صورة ذات شركة راعية على انستغرام قفز من 134 دولارا عام 2004 إلى 1642 دولارا عام 2019. وقال موقع "بيزينيس إنسايدر" إن الشركات التجارية المختلفة تبدو مستعدة لدفع مبالغ كبيرة كي تحصل على حق رعاية منشورات ومقاطع فيديو ومدونات نجوم شبكات التواصل الاجتماعي. لكن أحد الخبراء يؤكد أن ذلك لن يمثل نهاية لطرق الإعلان والدعاية التقليدية. وقال يوفال بن إتساك، كبير المسؤولين التنفيذيين في شركة "سوشال باكرز" للتسويق على شبكات التواصل الاجتماعي: "سيوجد دوما مزيج بين التسويق الإلكتروني والدعاية التقليدية". مواضيع قد تهمك نهاية وبحث التقرير الجديد المحتوى المدعوم من جهة راعية على فيسبوك ويوتيوب وإنستغرام وعدد من المدونات، وأسعاره في الفترة من 2014 إلى 2019. وخلص إلى أن المؤثرين على شبكات التواصل الاجتماعي، في مختلف الفئات مثل من لديهم نحو مئة ألف متابع إلى كبار مشاهير وسائل التواصل الاجتماعي، يحققون دخلا كبيرا. أبرز ما خلص إليه التقرير ومع تزايد الساعين للشهرة والنجومية على شبكات التواصل، تزايدت الجهات التي تدقق في المحتوى وتسعى لتنظيمه. وفي الشهر الماضي روج ثلاثة من نجوم انستغرام لمنتجات للحمية الغذائية تحظرها هيئة الرقابة على الدعاية في بريطانيا، ووصفت الهيئة تلك المنشورات بأنها "غير مسؤولة". وفي بداية العام حذرت هيئة التنافس والأسواق في بريطانيا من أن منشورات بعض نجوم وسائل التواصل الاجتماعي قد تخرق القانون إذا لم يوضحوا أن منشوراتهم دعاية للمنتجات التي تظهر فيها. ويشير التقرير، الذي أعدته شركة "ازيا"، إلى أن المنشورات المدعومة من قبل مؤثري شبكات التواصل الاجتماعي زادت بنحو 150 في المئة العام الماضي. ويتوقع التقرير أن الشركات والعلامات التجارية المختلقة ستزيد من إنفاقها على التسويق المدعوم من قبل نجوم شبكات التواصل الاجتماعي في عام 2020، مما يجعل منه صناعة تبلغ قيمتها 10 مليارات دولار. ويجرب إنستغرام إخفاء علامات الإعجاب بالمنشورات ولكن بن إتساك لا يعتقد أن ذلك سيؤثر على صناعة مؤثري شبكات التواصل الاجتماعي. وقال بن إتساك: "سيظل بإمكان مؤثري شبكات التواصل الاجتماعي مشاهدة مدى التفاعل الذي تحظى به منشوراتهم ومن الإجراءات المتبعة أن يمنح نجوم شبكات التواصل الاجتماعي الحق لداعميهم في رؤية التفاعل مع منشوراتهم". وأضاف: "السؤال الأهم هو هل سيستمر المستهلكون بالتفاعل مع المنشورات عندما لا يرون علامات إعجاب بها".
https://www.bbc.com/amharic/news-53469905
https://www.bbc.com/arabic/world-53470662
የ43 ዓመቱ ካኒዬ ዌስት ‘በርዝደይ ፓርቲ’ የተሰኘ ፓርቲውን ይዞ ነው ወደ ምርጫ ውድድሩ የሚገባው። አሁንም ቢሆን ግን በርካታ ደጋፊዎቹ ካኒዬ ዌስት የእውነቱን ለፕሬዝደንታዊ ምርጫ የመወዳደሩ ነገር ጥርጣሬን አላቸው። በቻርልስተን ውስጥ ያካሄደው የምርጫ ቅስቀሳ ካኒዬ ዌስት የእውነት ለአሜሪካ ፕሬዝደንታዊ ምርጫ ለመወዳደሩ ማረጋገጫ ሊሆን አይችልም ተብሏል። ካኒዬ ዌስት ትናንት ምሽት ባደረገው የምረጡኝ ዘመቻ ጭንቅላቱ ላይ “2020” የሚል ምልክት አድርጎ እና የጥይት መከላከያ ልብስ ለብሶ ታይቷል። በአዳራሹ ለተሰበሰቡ ደጋፊዎቹም ያለ ማይክራፎን ወይም ድምጽ ማጉያ ንግግር ሲያደርግ አምሽቷል። ስለ ጽንስ ማቋረጥ እየተናገረ ሳለ ማልቀስም ጀምሮ ነበር። ካኒዬ ዌስት ወላጆቼ ጽንስ ማቀወረጥ ሊፈጽሙብኝ ነበር ሲል በስሜት ሆኖ ተናግሯል። ካኒዬ ዌስት እአአ 2007 በሞት ስለተለዩት ወላጅ እናቱም ስሜታዊ ሆኖ ብዙ ነገር ተናግሯል። ካኒዬ ዌስት በዚህ ወር መጀሪያ ላይ ነበር በ2020 የአሜሪካ ፕሬዝደንታዊ ምርጫ ተወዳዳሪ እንደሚሆን ያስታወቀው። ይሁን እንጂ የምርጫው ተወዳዳሪ ለመሆን በበርካታ ግዛቶች በቂ የድጋፍ ፊርማ ማሰባሰብ ይኖርበታል።
ويخوض ويست - البالغ من العمر 43 عاما - المعركة الانتخابية مرشحا عن حزب أعلن عن تأسيسه وسماه حزب عيد الميلاد (بيرثداي بارتي). وبدا ويست وكأنه يصيغ ما ستكون عليه قرارته السياسية كيفما اتفق، وانخرط في حديث مطول غير مترابط تناول فيه قضايا عدة من بينها الإجهاض، كما تحدث عن الناشطة في مجال تحرير العبيد هارييت توبمان. وكان بعض معجبيه يتساءلون عما إذا كان سعي ويست في اللحظة الأخيرة لدخول البيت الأبيض هو دعاية ترويجية فحسب. ولم يفلح حشد تشارلستون في توضيح ما إذا كانت حملة ويست جادة أم لا، إلا أن تغريدة على حسابه على موقع تويتر للتواصل الاجتماعي أدرج فيها قائمة أغانٍ لمجموعة جديدة وحذفها فيما بعد - أثارت مزيدا من التكهنات. مواضيع قد تهمك نهاية وقيل إن حضور الحشد ـ الذي أقيم في قاعة للأفراح والمؤتمرات في المدينة ـ اقتصر على من سجل اسمه للحضور، إلا أن موقع وست الإلكتروني خلا مما يشير إلى كيفية التسجيل. كاني ويست يعلن ترشحه لرئاسة الولايات المتحدة ماذا قال ويست أمام حشده؟ ظهر ويست في الحشد بشعر حُلق بحيث يظهر الرقم 2020 مكتوبا من الخلف، وخاطب جمهوره بدون ميكروفون. ولم يتوفر ميكروفون للحضور أيضا مما دفعه إلى الطلب مرارا من الجمهور الصمت حتى يستطيع سماع الأسئلة الموجهة له. وأخذ ويست يبكي حين كان يتحدث عن الإجهاض، قائلا إن والديه كانا على وشك إجهاضه: "كان يمكن ألا يكون هناك كاني ويست، لأن والدي كان كثير المشاغل". وأضاف: "وأنا كدت أقتل ابنتي .. حتى ولو طلقتني زوجتي [كيم كاردشيان وست] بعد هذا الخطاب. لقد جاءت بـ (نورث) إلى هذا العالم، رغما عني". كاني يجتذب تعاطف الجمهور عند الحديث عن زوجته كيم كارداشيان وأطفالهما غير أنه أضاف بعد ذلك أنه يعتقد أن الإجهاض لا بد أن يظل قانونيا، ولكن بدعم مادي لمن يعانين من الأمهات، واقترح أن "تُمنح كل من لديها طفل مليون دولار". وقال: "الأمر الوحيد الذي يمكن أن يعتقنا هو الانصياع للقواعد التي تمكننا من الوصول إلى الأرض الموعودة حيث السعادة المطلقة". وأضاف: "الإجهاض يجب أن يكون قانونيا لأنه - وفكّروا معي - القانون ليس من وضع الرب على أي حال، فما هي الشرعية أصلا؟" انخرط في لحظة أخرى في حديث مرتجل حول الناشطة الداعية لإلغاء العبودية هارييت توبمان، وقال: "هارييت توبمان في الحقيقة لم تحرر العبيد، وإنما نقلتهم ليعملوا لدى أناس بيض آخرين". وكانت توبمان من الرقيق، لكنها تمكنت من الهرب من مزرعة بميريلاند عام 1849 وكان عمرها حينها 27 عاما. ثم عادت إلى الجنوب لإنقاذ غيرها من الرقيق في شبكة من الطرق والمساكن الآمنة المعروفة باسم "السكك الحديدية تحت الأرض"، مخاطرة بحياتها لتقود الناس إلى الحرية. واغرورقت عينا ويست بالدموع حين تحدث عن والدته التي توفيت عام 2007 أثناء خضوعها لعملية تجميل. ردود الفعل؟ وقوبل خطاب ويست بالغضب من البعض - خاصة بسبب حديثه عن توبمان، غير أنه قوبل أيضا بالقلق حول سلامة وضعه الصحي. وقال جاسون نيكولز أستاذ الدراسات الإفريقية الأمريكية بجامعة ميريلاند لبي بي سي إنه يخشى أن يكون مظهر وست المشتت يشير إلى "نوبة هوس"، رغم إقراره أنه ليس خبيرا نفسيا. وأضاف "لقد اعترف في الماضي بأنه يعاني من مرض نفسي، وأنه لا يتناول أدويته أحيانا"، مضيفا: "لقد كان أكثر تماسكا مما ظهر عليه في مرات سابقة، حين كان ينخرط في هذه الأحاديث المتخبطة، لكني حقيقة أعتقد أنه حاليا في وضع سيء، لقد تفوه بأشياء غريبة جدا". هل سيدرج اسم كاني ويست على القائمة الانتخابية؟ لقد انقضى الموعد الذي يمكن قبله لوست - الذي أعلن عزمه خوض معركة الرئاسة في الرابع من الشهر الحالي - إدراج اسمه للتأهل للسباق الانتخابي في عدد من الولايات، وهو بحاجة لجمع ما يكفي من التوقيعات ليؤهَل للانتخاب في ولايات أخرى. وقد تأهل ويست الأسبوع الماضي لخوض الانتخابات الرئاسية في ولاية أوكلاهوما، وكانت أول ولاية حقق شروط الترشح فيها قبل انقضاء المهلة المحددة. وهو بحاجة لجمع 10 آلاف توقيع بحلول الخامسة بتوقيت غرينتش يوم الإثنين للتأهل لخوض الانتخابات في ولاية ساوث كارولينا.
https://www.bbc.com/amharic/news-53956715
https://www.bbc.com/arabic/art-and-culture-53955077
ከሁለት ዓመት በፊት የወጣው ብላክ ፓንተር ፊልም ድንበር ሳይለይ በርካቶችን አስደምሟል። በተለይ ለአፍሪካዊያንና ጥቁሮች ክብርን ያላበሰ ነበር ማለት ይቻላል። ታዲያ ዛሬ በዚያ ፊልም ላይ በቴክኖሎጂ የዘመነ ከተማ ሆኖ በተሳለው ልብ-ወለዳዊ 'ዋካንዳ' መሪ በመሆን የተወነው እውቅ የፊልም ሰው ሕይወቱ ማለፉ ተሰምቷል። ቻድዊክ ሕይወቱ ያለፈው በሎስ አንጀለስ መኖሪያ ቤቱ ባለቤቱና ቤተሰቦቹ ከጎኑ ሳይለዩት መሆኑን በማኅበራዊ ሚዲያ ላይ የተሰራጨው መግለጫ ያመለክታል። ተዋናዩ ከአራት ዓመታት በፊት የአንጀት ካንሰር ሕክምና ሲያደርግ የነበረ ቢሆንም ይህን ግን በአደባባይ ተናግሮ አያውቅም። ደህና ነኝ ነበር የሚለው። አሁን ግን በዚሁ በሽታ ሕይወቱ ማለፉ ተገልጿል። የሞቱ ዜናም አድናቂዎቹንና የፊልም ቤተሰቦችን አስደንግጧል። ዳሬክተር ጆርዳን ፒሌም " የሞቱ ዜና በጣም አሳዛኝ ነው" ብሏል። "ቻድዊክ አልሸነፍ ባይ ነበር፤ ባለፈባቸው አስቸጋሪ ሁኔታዎች ውስጥ ሆኖም የምትወዷቸውን በርካታ ፊልሞች ለእናንተ አቅርቧል" ያሉት ደግሞ ቤተሰቦቹ ናቸው። "ቻድዊክ 21 ብሪጅስ፣ ዳ 5 ብለድስ፣ ኦገስት ዊለሶንስ ማ ሬኒይስ እና በርካታ ፊልሞችን ለተመልካቾች አድርሷል። እነዚህ ሁሉ የተቀረፁት በበርካታ ቀዶ ሕክምና እና ኬሞቴራፒ እየተከታተለ በነበረባቸው ፈታኝ ጊዜያት ነበር። በብላክ ፓንተር ፊልሙ ንጉሥ ቲ ቻላን እውን ስላደረገም ታላቅ ክብር ነው" ብለዋል ቤተሰቦቹ በሰጡት መግለጫ። ቻድዊክ እውነተኛ ሰዎችን ወክሎ በመጫዎትም ይታወቃል። የቤዝቦል ተጫዋቹን ጃኬ ሮቢንሰንን እንዲሁም የሶል ሙዚቃ አቀንቃኙን ጀምስ ብራውንን በመወከል ተውኗል። በርካቶች ግን ከሁለት ዓመታት በፊት በወጣው ብላክ ፓንተር ፊልሙ ይበልጥ ያስታውሱታል። አፍሪካዊያን በቴክኖሎጂ በዘመነ ምድር ላይ ሲኖሩ የሚያሳየው ብላክ ፓንተር ፊልም ላይ የዋካንዳ ገዢ ሆኖ ነበር የተወነው። በዚህ ፊልም ላይ በአተዋወን ብቃቱ ኮከብ ሆኖ የተመረጠ ሲሆን በዓለም አቀፍ ሲኒማ ከ1.3 ቢሊየን ዶላር በላይ ሽልማት አሸናፊም ሆኖ ነበር። ባለፈው ዓመት ቻድዊክ "ፊልሙ ወጣትነት፣ ባለተሰጥኦን እና ጥቁር የመሆንን ትርጉም የለወጠ ነው" ብሎ ነበር። ብላክ ፓንተር ፊልም በምርጥ ምስል ዘርፍ በኦስካር የታጨ የመጀመሪያው ፊልም ነው። ቻድዊክ በካፒቴን አሜሪካ፣ ሲቪል ዋር፣ አቬንጀርስ በሚሉ ፊልሞችም ላይ የትወና ብቃቱን አሳይቷል።
الدور الأكثر شهر لبوسمان كان في فيلم "الفهد الأسود" ورحل بوسمان، البالغ من العمر 43 عاماً، بمنزله في لوس أنجليس، وعائلته بجانبه. ولم يتحدث بوسمان يوماً بشكل علني عن مرضه. وقالت عائلته في بيان: "لقد ثابر تشادويك، وهو مقاتل حقيقي، خلال كل ما مرّ به، وقدّم لكم العديد من الأفلام التي أحببتموها كثيراً". وأضافت: "من مارشال إلى دا فايف بلودز، وفيلم ما راينيز بلاك بوتوم لأوغست ويلسون والكثير من الأفلام الأخرى - كلها (أفلام) تم تصويرها جميعاً أثناء وبين عدد لا يحصى من العمليات الجراحية وجلسات العلاج الكيميائي. كانت إعادة الملك تشالا إلى الحياة في الفهد الأسود فخر مسيرته المهنية". مواضيع قد تهمك نهاية وذاعت شهرة بوسمان من خلال أداء شخصيات من الحياة الواقعية، مثل لاعب البيسبول العظيم جاكي روبنسون في فيلم "42" في عام 2013، والموسيقي جيمس براون في فيلم "غيت أون أب" في عام 2014. ومع ذلك، سيظل أكثر فيلم يتذكره الناس من خلاله هو "الفهد الأسود" في عام 2018. ولعب بوسمان في الفيلم دور حاكم واكاندا، وهي دولة أفريقية خيالية تتمتع بأحدث التكنولوجيا على وجه الأرض. وبالإضافة إلى ثناء النقاد وتحقيق عائدات تجاوزت 1.3 مليار دولار في دور السينما في جميع أنحاء العالم، كان يُنظر إلى الفيلم على نطاق واسع على أنه إنجاز ثقافي، كون فريق العمل يتألف من مخرج أسود هو ريان كوغلر وممثلين سود. وقال بوسمان العام الماضي إن الفيلم غيّر معنى أن تكون "شابا وموهوبا وأسود". وكان "الفهد الأسود"، الذي أنتجته شركة مارفل، أول فيلم لبطل خارق يُرشح لنيل جائزة الأوسكار لأفضل فيلم. ولعب بوسمان الدور نفسه في أفلام أخرى من إنتاج مارفل، وهي "كابتن أمريكا: الحرب الأهلية"، و"المنتقمون: الحرب اللانهائية"، و"المنتقمون: نهاية اللعبة". ومن المتوقع أن يصدم خبر الوفاة كثيرين حيث لم يتحدث بوسمان علنا عن مرضه منذ تشخيص إصابته في عام 2016. ومع ذلك، أعرب معجبوه في وقت سابق من العام عن مخاوف بشأن صحته بعدما لاحظوا أنه خسر الكثير من وزنه.
https://www.bbc.com/amharic/news-53690163
https://www.bbc.com/arabic/middleeast-53688574
የከሸፈው ዕቅድ ዓላማ ሳድ አል-ጃብሪን መግደል ነበር ተብሏል። የልዑል ቅጥረኛ ገዳዮች ይህን ለመፈፀም ወደ ካናዳ ያመሩት ከጃማል ኻሾግጂ ግድያ በኋላ መሆኑን አንድ የአሜሪካ ፍርድ ቤት ተናግሯል። የሳዑዲ ደህንነት መሥሪያ ቤት ባለሥልጣን የነበሩት ጃብሪ ሃገራቸውን ጥለው ወደ ካናዳ የኮበለሉት ከሶስት ዓመታት በፊት ነበር። ሰውዬው ቶሮንቶ ውስጥ ጥብቅ ጥበቃ በሚደርግለት መኖሪያ ቤት ውስጥ ነው የሚኖሩት። ፍርድ ቤቱ እንደሚለው ግድያው ላይሳካ የቻለው የካናዳ ድንበር ጠባቂዎች ቅጥረኛ ገዳዮቹ የቶሮንቶ ፒርሰን ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያን አልፈ ሊሄዱ ሲሉ በጥርጣሬ ስለመለሷቸው ነው። የ61 ዓመቱ ጃብሪ ለዓመታት በብሪታኒያው ኤምአይ6 እንዲሁም ሌሎች ምዕራባውያን የስለላ ድርጅቶችና በሳዑዲ መካከል ያለውን ግንኙነት ሲመራ የነበረ ሰው ነው ተብሏል። 106 ገፅ ያሉት ዋሽንግተን ዲሲ ላለ ፍርድ ቤት የቀረበው ያልተረጋገጠ ክስ ልዑሉ፤ የጃብሪን ድምፅ ለማፈን ሲሉ ሊገድሉት አሲረዋል ሲል ይወነጅላል። ጃብሪ፤ ይህ ከሽፏል የተባለው ግድያ የታቀደለት 'ከባድ ምስጢር' በመያዙ እንደሆነ ይናገራል። ክሱ እንደሚያመለክተው ጃብሪ ከያዛቸው ምስጢሮች መካከል የባለሥልጣናት ሙስና ቅሌትና 'ታይገር ስኳድ' በመባል የሚታወቀው የቅጥረኛ ገዳዮች ቡድን መረጃ ነው። 'የታይገር ስኳድ' አባላት በፈረንጆቹ 2018 ቱርክ በሚገኘው የሳዑዲ ቆንስላ የተገደለው ጋዜጠኛ ጃማል ኻሾግጂን ግድያ በማቀነባበር ይወነጀላሉ። ክሱ እንደሚለው ልዑሉ፤ ሳድ አል-ጃብሪን ከምድረ ገፅ ለማጥፋት የፈለጉት ሰውዬው በጣም በርካታ የሳዑዲ ባለሥልጣናትን ምስጢር ስለሚያውቁ ነው። ሳድ አል-ጃብሪ ልዑል አልጋ ወራሹ 2017 ላይ ካቀዱር ሹም ሽር በፊት ነው በቱርክ በኩል አድርገው ወደ ካናዳ የሸሹት። አል-ጃብሪ፤ "ልዑል አልጋ ወራሹ በተደጋጋሚ ወደ ሳዑዲ እንድመለስ ሙከራ አድርገዋል፤ ሌላው ቀርቶ 'ልናገኝህ ይገባል' የሚል የፅሑፍ መልዕክት ልከውልኛል" ይላል። ለፍርድ ቤቱ የቀረበው ክስ እንደሚያመለክተው የጃማል ኻሾግጂን ሰውነት በመገነጣጠል የተጠረጠረው ግለሰብ ለሬሳ ምርመራ የሚሆኑ መሣሪያዎች በሁለት ቦርሳዎች ይዞ ነበር ወደ ካናዳ ለመግባት የሞከረው። ነገር ግን የካናዳ ድንበር ጥበቃ ሰዎች የቡድኑ አባላት ላይ ጥርጣሬ በማሳደራቸው እንዳይገቡ ከለከሏቸው ይላል ክሱ። የሳዑዲ መንግሥት ስለ ክሱ እስካሁን ምንም ያለው ነገር ይለም። ሳድ አል-ጀብሪ (የተከበበው) እና የሳዑዲ መንግሥት ባለስልጣናት እአአ 2015 ላይ ለንደን በደረሱ ጊዜ በቀድሞ የዩኬ የአገር ውስጥ ጉዳይ ሚንስትር ቴሬዛ ሜይ አቀባበል ሲደረግላቸው የካናዳ ሕዝብ ደህንነት ኃላፊ ቢል ብሌይርም በጉዳዩ ላይ አስተያየት መስጠት አልችልም ነገር ግን መንግሥት አንዳንድ የውጭ ኃይሎች ካናዳ ውስጥ ተጠልለው የሚገኙ ሰዎች ላይ ጫና ለማሳደር እየሞከሩ እንደሆነ ያውቃል ብለዋል። ሳድ አል-ጃብሪ ለዓመታት የልዑል ሞሐመድ ቢን ናይፍ ቀኝ እጅ ነበር። አል-ቃኢዳ ወደ ሳዑዲ ዘልቆ እንዳይገባ በመመከትም ይሞገሳል። ሳዑዲ ከዩናይትስ ስቴትስ፣ ካናዳ፣ አውስትራሊያ፣ ካናዳ፣ ዩናይትድ ኪንግደምና ኒው ዚላንድ ጋር ያላትን ግንኙነት በመምራትም ይታወቃል። ከኤደንብራ ዩኒቨርሲቲ በሰው ሰራሽ ልህቀት የዶክትሬት ድግሪ ያለው ሳድ አል-ጃብሪ ድምፁ ብዙም የማይሰማ የደህንነት ሰው ነው ይባልለታል። ሰውዬው በሃገር ውስጥ ሚኒስቴር የሜጀር ጄኔራል ማዕረግ መድረስ ችሏል። ነገር ግን በፈረንጆቹ 2015 ንጉስ አብዱላህ ሞተው ወንድማቸው ሳልማን ወደ መንበሩ በመምጣት ወጣቱ ልጃቸው ቢን ሳልማንን መከላከያ ሚኒስቴር አድርገው ሲሾሙ ሁሉም ነገር ተቀያየረ። በእንግሊዝኛው ምሕፃረ ቃል ኤምቢኤስ በመባል የሚታወቁት ቢን ሳልማን ደም አልባ መፈንቅለ መንግሥት አድርገው ቤተ መንግሥቱን ሲቆጣጠሩ ነው ጃብሪ ከሃገር ሸሽቶ ወደ ካናዳ የገባው።
رئيسة الوزراء البريطانية السابقة تيريزا ماي عندما كانت تشغل منصب وزيرة الداخلية عام 2015 تستقبل الجبري في لندن وجاءت محاولة القتل الفاشلة التي استهدفت الدكتور سعد الجبري بعد أيام من اغتيال الصحفي المعارض جمال خاشقجي في قنصلية بلاده في اسطنبول، حسبما تكشف وثائق الادعاء في القضية. والجبري هو مسؤول استخباراتي سعودي سابق كان مقربا من ولي العهد السابق محمد بن نايف، ويقيم في المنفى منذ أكثر من 3 سنوات تحت حماية أمنية خاصة. سعد الجبري: الأكاديمي الذي طارد القاعدة وأصبح مطارداً محمد بن سلمان: هل ينفرد ولي العهد السعودي بالحكم بعد احتجاز الأمراء الثلاثة؟ مواضيع قد تهمك نهاية هل اخترق ولي العهد السعودي هاتف مؤسس أمازون؟ وسبب فشل المحاولة المزعومة الفاشلة هو، حسب وثائق الادعاء، اشتباه رجال الأمن الكنديين في مطار بيرسون في تورنتو في أعضاء فريق الاغتيال لدى محاولتهم دخول البلاد. وكان الجبري الذي يبلغ من العمر حاليا 61 عاما عنصر اتصال بين الاستخبارات السعودية والاستخبارات البريطانية (إم أي6) وعدد من أجهزة الاستخبارات الغربية. ماذا تقول الدعوى؟ ينظر إلى بن سلمان على أنه الحاكم الفعلي للسعودية. تتهم الدعوى، التي تضم 106 من الأوراق التي لم يتم التثبت منها وتنظرها محكمة في العاصمة الأمريكية واشنطن، محمد بن سلمان بمحاولة اغتيال الجابري بهدف إسكاته. ويقول الجبري إنه كان مطلعا على معلومات "شديدة الحساسية". وتكشف الوثائق أن هذه المعلومات تشمل مزاعم بالفساد والإشراف على فريق من المرتزقة الشخصيين تحت مسمى "فريق النمور". وشارك أعضاء من "فريق النمور" في عملية اغتيال خاشقجي في القنصلية السعودية في اسطنبول عام 2018، حسب وثائق الدعوى. وتقول إحدى وثائق الدعوى "في قليل من الأماكن توجد معلومات مخزية تشين وتدين المتهم بن سلمان بقدر أكبر مما يعيه ذهن وذاكرة الدكتور سعد، وتوجد تسجيلات أجراها الدكتور سعد تحسبا لقتله." وتضيف "لذلك يرغب المتهم بن سلمان في قتله وسعى لذلك طوال الأعوام الثلاثة الماضية." وهرب الجبري من بلاده إلى تركيا ثم إلى كندا قبيل ليلة اعتقال عدد من الأمراء والأثرياء ورجال الأعمال في فندق ريتز في الرياض عام 2017. ويزعم الجبري أن بن سلمان حاول مرارا إعادته إلى السعودية حتى أنه وجه إليه رسائل شخصية تقول إحداها "بالتأكيد سنصل إليك". ويقول الجبري إنه بعد أقل من أسبوعين من اغتيال خاشقجي الدموي سافر "فريق النمور" إلى كندا في مهمة لقتله. وتتحدث أوراق الدعوى عن أن المجموعة التي حاولت دخول كندا تضمنت رجلا من نفس الإدارة التي ينتمي إليها المتهم بتقطيع جثمان خاشقجي وكان يحمل حقيبة بها أدوات تستخدم في الطب الشرعي". لكن رجال الأمن الكنديين تشككوا في أعضاء الفريق وبعد إجراء مقابلات معهم رفضوا منحهم تأشيرة دخول البلاد. وتشير الدعوى إلى أن "بن سلمان في الواقع أرسل فريق القتلة إلى أمريكا الشمالية بهدف قتل الجبري"، وتطالب بمحاكمة ولي العهد السعودي بمحاولة قتله خارج نطاق القانون في انتهاك للقانون الأمريكي الخاص بحماية ضحايا التعذيب وللقانون الدولي. ولم تستجب الحكومة السعودية لطلبات التعليق على هذه الاتهامات. وقال وزير شؤون الأمن العام الكندي بيل بلير إنه ليس بإمكانه التعليق على هذه القضية بالتحديد ، لكنه قال إن الحكومة الكندية "على علم بوقائع حاول خلالها أجانب مراقبة واستفزاز وتهديد مواطنين كنديين ومقيمين على الأراضي الكندية". "وأضاف بلير "لن نقبل أبدا ولن نتسامح مع قيام أجانب بتهديد الأمن القومي الكندي أو أمن مواطنين كنديين أو مقيمين. ويجب أن يثق الكنديون في أن أمننا ووكالاتنا الاستخباراتية لديهم القدرات الكافية والموارد والمهارات اللازمة لتتبع المتهمين والتحقيق معهم والتعامل مع هذه التهديدات". وأردف "سوف نتخذ الإجراءات المطلوبة للحفاظ على أمن الكنديين والمقيمين الذين يعيشون بيننا بسلام وندعو الجميع للإبلاغ عن أي خطر يشعرون به". وكانت بي بي سي قد نقلت في مايو \ آيار الماضي عن خالد، أكبر أنجال الجبري، قوله بأن أبناء الجبري قد تم احتجازهم "كرهائن." من هو الجبري؟ لقد كان الجبري لسنوات الذراع اليمنى للأمير محمد بن نايف ولي العهد السابق والذي كان ينظر إليه الغرب بتقدير لمساهمته في قمع تنظيم القاعدة في المملكة في العقد الأخير من القرن الماضي. وكان حلقة الربط بين الاستخبارات السعودية وأجهزة الاستخبارات الأمريكية والبريطانية والكندية والاسترالية والنيوزيلاندية. والجبري رجل هادىء حاصل على الدكتوراة في الذكاء الاصطناعي من جامعة إدنبره. وترقى الجبري في المناصب الحكومية حتى وصل إلى منصب وزير عضو بمجلس الوزراء، وحصل على رتبة لواء في وزارة الداخلية. لكن في العام 2015 تغير كل شيء بموت الملك عبد الله، الأخ غير الشقيق للملك سلمان الذي تولى العرش بعده ودفع بنجله محمد عديم الخبرة لمنصب وزير الدفاع. وبعد عامين قام محمد بن سلمان بانقلاب قصر غير دموي بمباركة والده بحيث تمكن من تنحية ولي العهد في حينه محمد بن نايف وتولى منصبه ليصبح الثاني بين ورثة العرش بعد والده الملك. وبقي بن نايف حتى الآن رهن الاعتقال كما تم مصادرة أملاكه . وأطيح بمن عملوا معه في وزارة الداخلية من مناصبهم . ثم فر سعد الجبري إلى كندا.
https://www.bbc.com/amharic/news-42050483
https://www.bbc.com/arabic/science-and-tech-42051712
በአንድ ሺ እርጉዞች በመጨረሻ እርግዝናቸው ወቅት በተደረገ ጥናት በጀርባቸው መተኛታቸው ፅንሱ ሞቶ የመወለዱን አደጋ እጥፍ እንደሆነ ያሳያሉ። ይህ ጥናትም 291 ሞተው የተወለዱ ፅንሶችንና 735 በህይወት የተወለዱ ፅንሶች ላይ ምርምር አድርጓል። ተመራማሪዎቹ የእርጉዝ ሴቶች አተኛኝ ለፅንሳቸው ደህንነት በጣም ጠቃሚ እንደሆነና ድንገት ሲነቁም በጀርባቸው ተኝተው ራሳቸውን ቢያገኙትም መጨነቅ እንደሌለባቸውም ይገልፃሉ። ይህ በእንግሊዝ የተደረገው ጥናት እንደሚያሳየው ከ225 እርግዝናዎች ውስጥ አንደኛው ፅንስ እንደሚሞትና ሴቶች በጎን በኩል ቢተኙ 130 የሚሆኑ ፅንሶች በየዓመቱ በህይወት መወለድ ይችሉ ነበር ይላል። ብሪትሽ ጆርናል ኦፍ ኦብስተትሪክስና እና ጋይናኮሎጂ በሚማል ጆርናል የታተመው ይህ ሚነስ የተባለው ጥናት በዘርፉ ከተደረጉ ጥናቶች ትልቁ ሲሆን በኒውዚላንድና በአውስትራሊያ የተደረጉ ትንንሽ ጥናቶችንም አካቷል። በጀርባዎ ተኝተው መንቃት ችግር ያመጣ ይሆን ? ማንችስተር በሚገኘው ቅድስት ማርያም ሆስፒታል በሚገኘው የቶሚ ስቲልበርዝ የምርምር ማዕከል የክሊኒክ ዳይሬክተር የሆኑትና ምርምሩንም በዋናነት የሚመሩት ፕሮፌሰር አሌክሳንደር ሔዝል እንደሚመክሩት ከሆነ እርጉዝ ሴቶች በመጨረሻው እርግዝናቸው ሶስት ወራት ወቅት ጋደም በሚሉበት ሆነ በሚተኙበት ወቅት በጎናቸው እንዲሆን ይመክራሉ። "ድንገት በሚነቁበት ወቅት በጀርባየ ነው የነቃሁት ልጄን ጎድቸዋለሁ ብለው ማሰብ የለባቸውም" የሚሉት ፕሮፌሰሩ "ዋናው ነገር በየትኛው በኩል እንደሚተኙና እናም ረዥም ሰአት ተኝተው የሚያሳልፉበትን ማወቅ ጠቃሚ ነው" ይላሉ። "ሰዎች በየትኛው በኩል መንቃት እንዳለባቸው መቆጣጠር ባይችሉም በየት በኩል መተኛት እንዳለባቸው ግን መወሰን ይችላሉ" ብለዋል። በጎን ለመተኛት የሚጠቅሙ አንዳንድ ነጥቦች ተመራማሪዎቹ በእርግጠኝነት ሞተው የሚወለዱ ፅንሶች ለምን እንደጨመረ በእርግጠኝነት መናገር ባይችሉም ነገር ግን ብዙ መረጃዎች እንደሚያሳዩት እርጉዝ ሴት በጀርባዋ በምትተኛበት ወቅት የሷ ክብደትና ማህፀኗ ልጇን በሚጫኑበት ወቅት የፅንሱን የደም መስመር ስለሚጫነው ደምና ኦክስጅን መተላለፍ ስለሚቸግር ነው። ከዚሁ ጆርናል የመጡት ኤድዋርድ ሞሪስም አዲሱን የምርምር ስራ "በከፍተኛ ደረጃ ተቀባይነትን እንዳገኘ" ተናግረዋል። "ይህ ጥናት በጣም ጠቃሚ ነው ምክንያቱም በመጨረሻዎቹ እርግዝና ወቅቶች አተኛኘት የፅንሱን አወላለድ አደጋ ስለሚቀንስ ነው" ብለዋል። እርጉዝ ሴቶችም በጎናቸው እንዲተኙና አደጋውንም ለመቀነስ የተለያዩ ዘመቻዎች እየተካሄዱ ነው። ሚሼል ኮትል የተባለች የስነ-አዕምሮ ባለሙያ በባለፈው አመት በ37ኛ ሳምንት የእርግዝና ወቅት ፅንሱ ሞቶ የተወለደ ሲሆን ከዛ በፊት ግን ፅንሱ ላይ ችግር እንደነበሩ የሚያሳዪ ምንም አይነት ምልክቶች አልነበሩም። "ዲር ኦርላ" (ውድ ኦርላ) በሚል ርዕስ ድረ-ገፅ ላይ የምትፅፍ ሲሆን በዚሁ ስር ያለፉ ሴቶችንም ልምድ ታጋራለች። በአሁኑ ወቅት ሚሼል ጤነኛ ልጅ የወለደች ሲሆን እርጉዝ ሴቶቸ በተግባር ሊተገብሩት የሚችሉትም ምክር ማግኘታቸው በጣም ጠቃሚና ሁሉ ነገር በቁጥጥራቸው ስር እንደሆነ እንዲሰማቸው እንደሚያደርግም ፅፋለች። "በእውነቱ ከሆነ ሰዎች ጥንካሬ እንዲሰማቸውና ደህንነቱ ለተጠበቀ እርግዝና የራሳቸውን አስተዋፅኦ እንዲያደርጉና የተሻለም ውጤት እንዲያገኙ ያደርጋቸዋል" በማለት የምትናገረው ሚሼል "ወደኋላ ተመልሼ ሁለተኛ እርግዝናየን ሳስበው በጣም ያስጨንቀኛል ምክንያቱም በፍራቻ የተሞላ ነበር" " ድንገት የፅንሱ እንቅስቃሴ በሚያቆምበት ወቅት በህይወት ይኑር አይኑር ስለማይታወቅ በጣም አስደንጋጭ ነው" የሚሼል ብቻ ሳይሆን ሌሎችም እርጉዝ ሴቶች በሚተኙበት ወቅት ፍራቻ እንደሚሰማቸው ትናገራለች። "በተለይም ሌሊቱ በጣም አስፈሪ ነው ምክንያቱም ብዙዎች በሚተኙበት ወቅት ፅንሱ እንደሞተ ይሰማቸዋል። መተኛት ግዴታም መሆኑ ሂደቱን አስፈሪ ያደርገዋል" ብላለች።
وأكدت الدراسة، التي أجريت على أكثر من ألف امرأة، أن الخطر يتضاعف في حال نوم الحوامل على ظهورهن في الأشهر الثلاثة الأخيرة من الحمل. وتناولت الدراسة 291 حالة حمل انتهت بوضع الجنين ميتا، و735 حالة انتهت بوضع الجنين حيا. ويقول الباحثون إن وضع المرأة الحامل في النوم مهم للغاية، وأشاروا إلى أنه لا يجب على الحوامل أن يشعرن بالقلق إذا استلقين على ظهورهن أثناء اليقظة. وتنتهي حالة من بين كل 225 حالة حمل في المملكة المتحدة بوضع الجنين ميتا. ويقول مؤلفو الدراسة إنه يمكن إنقاذ حياة نحو 130 طفل كل عام إذا نامت الحوامل على جانبهن. وتعد الدراسة، التي أجريت في ميدلاند وشمال انجلترا ونشرت في المجلة البريطانية لأمراض النساء والتوليد، هي الأكبر من نوعها، وتؤكد النتائج التي توصلت إليها دراسات أصغر في نيوزيلندا وأستراليا. هل الاستيقاظ على ظهرك يسبب مشكلة؟ ينصح ألكسندر هيزيل، مدير مركز تومي للأبحاث المتعلقة بولادة الأجنة أمواتا بمستشفى سانت ماري في مانشستر والذي أشرف على البحث، النساء في الأشهر الثلاثة الأخيرة من الحمل بالنوم على جانبهن في أي وقت، بما في ذلك القيلولة أثناء النهار. يقول هيزيل: "ما لا أريده هو أن تستيقظ النساء وهن على ظهورهن ثم يقلن: يا إلهي، لقد فعلت شيئا مروعا لطفلي". ويضيف: "السؤال الذي طرحناه كان يتعلق على وجه التحديد بالوضع الذي ينام عليه الناس، وهذا مهم لأنك تقضي وقتا أطول في هذا الوضع أكثر من غيره من الأوضاع الأخرى." ويتابع: "وأيضا لا يمكنك أن تفعل أي شيء فيما يتعق بالوضع الذي تستيقظ عليه، لكن يمكنك أن تتحكم في الوضع الذي تنام عليه". تعيش ميشيل كوتل، 36 عاما، في لندن وهي طبيبة علم نفس وتكتب في مدونة "عزيزتي أورلا" الحائزة على عدة جوائز ولا يمكن للباحثين أن يقولوا على وجه التحديد لماذا يزداد خطر وضع الجنين ميتا- لكن هناك الكثير من البيانات التي تشير إلى أنه عندما تكون المرأة مستلقية على ظهرها، فإن الوزن المشترك للطفل والرحم يضغط على الأوعية الدموية التي يمكن بعد ذلك أن تحد من تدفق الدم والأكسجين للطفل. يقول إدوارد موريس، من المجلة البريطانية لأمراض النساء والتوليد، إن البحث الجديد "موضع ترحيب كبير". ويضيف: "هذه دراسة هامة تضيف إلى مجموعة متزايدة من الأدلة على أن وضع النوم في الفترات الأخيرة من الحمل يعد أحد عوامل الخطورة لولادة الجنين ميتا، ويمكن التحكم في هذا العامل." وقد بدأ مركز تومي الخيري للأبحاث حملة لزيادة الوعي بالدراسة وتشجيع النساء على النوم على جانبهن. وضعت ميشيل كوتل طفلتها، أورلا، ميتة بعد 37 أسبوعا من الحمل في عام 2016، بعد حمل صحي لم تكن به أية علامات على أن هناك أي شيء خطأ. وتكتب كوتل في مدونة باسم "عزيزتي أورلا" وتتواصل مع النساء اللائي يواجهن التجربة نفسها. تقول كوتل، التي وضعت ابنتها الثانية بعد عام، إن النصائح العملية من هذا القبيل للأمهات تكون مهمة للغاية. وأضافت: "أعتقد حقا أن مثل هذه النصائح تساعد على تمكين الناس، لأنها تجعل المرء يشعر بأنها شيء يمكن الالتزام به على أمل أن يكون الحمل صحي بشكل أكبر ويسهم في التوصل إلى نتائج أفضل". وتابعت: "عندما أنظر إلى الوراء الآن كنت أشعر فعلا بالصدمة الشديدة في الحمل الثاني لأن الأمر كان يشبه أن تعيش أسوأ كابوس كل يوم." تقول كوتل: "في كل لحظة يكون الجنين فيها مستقرا فإنك لا تعرف ما إذا كان على قيد الحياة أم لا، وهو أمر مرعب تماما." وتضيف: "يكون الليل هو أسوأ فترة، لأن كثيرا من الناس يقولون إنهم يعتقدون أن طفلهم قد مات عندما يكونوا نائمين. أعتقد أن هذا أمر مخيف حقا لأنه يتعين عليك أن تنام." وتتابع: "لذلك أعتقد أن وجود أشياء واضحة يمكن أن تساعدك على الشعور بأنك على ما يرام هي مهمة للغاية بالنسبة للنساء". نصائح للذهاب إلى النوم على جانبك -ضعي وسادة أو عدة وسائد وراء ظهرك لتشجعي نفسك على النوم على جانبك -إذا كنت تستيقظين أثناء الليل، تحققي من وضعك وعودي إلى النوم على جانبك -اهتمي بوضع النوم خلال النهار كما تهتمين به تماما أثناء الليل -إذا استيقظت ووجدت نفسك على ظهرك خلال الليل، لا تقلقي وغيري وضعك للنوم على جانبك مرة أخرى -لم تجد الدراسة فرقا في المخاطر بين النوم على الجانب الأيمن أو الأيسر
https://www.bbc.com/amharic/news-56082540
https://www.bbc.com/arabic/world-56089358
ፓትሪክ ኤድዋርድ ንጋይሶና ባላካ የተባለውን ቡድን የሚቃወሙ ክርስትያኖች መሪ የነበረው ፓትሪክ-ኤድዋርድ ንጋይሶና በአገሪቱ ውስጥ በሰብዓዊነት ላይ በተፈጸመ ወንጀል ተጠርጥሮ ነው ችሎት ይቆማል የተባለው። ፓትሪክና የእግር ኳስ ፌዴሬሽን ኃላፊ የነበረው አልፍሬድ ያካቶም በፈረንጆቹ 2013-14 በአገሪቱ ሙስሊሞች ላይ ፈፅመውታል በተባለው ወንጀል ነው የዓለም አቀፉ ጦር ወንጀለኞች ፍርድ ቤት [አይሲሲ] የሚፈልጋቸው። ሁለት ሦስተኛው ክፍሏ በአማፂዎች እጅ ያለው ማዕከላዊ አፍሪካ ሪፐብሊክ በጦርነት እየታመሰች ትገኛለች። የፈረንሳይ ቅኝ ግዛት የነበረችው ማዕከላዊ አፍሪካ ሪፐብሊክ ወደ ጦርነት የገባችው አናሳ ቁጥር ያላቸው ሙስሊሞች ሥልጣን ከያዙ በኋላ ነው። ሴሌካ የተባሉት ሙስሊም አማፅያን በፈረንጆቹ 2013 ሥልጣን መያዛቸው ይታወሳል። በተቃራኒው ፀረ-ባላካ የተባለው የክርስትያን አማፅያን ቡድን ፕሬዝደንት ፍራንሷ ቦዚዜ ከሥልጣን ከተወገዱ በኋላ ነው እየተስፋፋ የመጣው። በዚህ ግጭት ሳቢያ በሺዎች የሚቆጠሩ ዜጎች ሕይወት ከመጥፋቱ በተጨማሪ፤ የተባበሩት መንግሥታት በሚሊዮን የሚቆጠሩ ዜጎች ቤት ንብረታቸውን ጥለው ለመሰደድ ተገደዋል ይላል። ፓትሪክ-ኤድዋርድ ማነው? ሰውዬው ራሱን የፀረ-ባላካ ቡድን አጋር መሪ አድርጎ የሾመው በገዛ ፈቃዱ ነው። ዓለም አቀፉ የወንጀለኞች ፍርድ ቤት (አይሲሲ) እንደሚለው በዚህ ሥልጣኑ ወቅት እንደ ግድያ፣ ማሰቃየት እንዲሁም ሕፃናትን ለውትድርና መመልመል የመሳሰሉ የጦር ወንጀሎች ፈፅሟል። በማዕከላዊ አፍሪካ በ2015 በተደረገው ምርጫ ላይ እንዳይሳተፍ የታገደውም በእነዚህ ወንጀሎች በመጠርጠሩ ነው። ነገር ግን ተጠርጣሪውን እኔ ከደሙ ንፁህ ነኝ ሲል ያስተባብላል። ግለሰቡ በማዕከላዊ አፍሪካ ሪፐብሊክ የእግር ኳስ ፌዴሬሽን ኃላፊ በመሆን አገልግሏል። ለአጭር ጊዜ የስፖርት ሚኒስትር ሆኖም ተሹሞ ነበር። ከዚያ በመቀጠል በ2018 የአፍሪካ እግር ኳስ ፌዴሬሽን [ካፍ] ውስጥም ሠርቷል። በወቅቱ በርካታ የሰብዓዊ መብት ተሟጋቾች ውሳኔውን ተቃውመውት ነበር። የፈረንሳይ ባለሥልጣናት ሰውዬውን በቁጥጥር ሥር ያዋሉት በፈረንጆቹ ታኅሣስ 2018 ነበር። ጥር 2019 ላይ ደግሞ ለዓለም አቀፉ የጦር ወንጀለኞች ፍርድ ቤት ተላልፎ ተሰጠ። አልፍሬድ ያካቶም ማነው? ራምቦ በተሰኘው ቅፅል ስሙ የሚታወቀው አልፍሬድ በግድያ፣ በማሰቃየትና ሰላማዊ ዜጎችን በማጥቃት ይጠረጠራል። ከዚህ በተጨማሪም ዓለም አቀፉ የወንጀለኞች ፍርድ ቤት ግለሰቡ ሕፃናትን ለፀረ-ባላካ ቡድን በመልመል እጁ አለበት ሲል ይወነጅለዋል። ሰውዬው ምንም ወንጀል አልፈፀምኩም ሲል ያስተባብላል። ምንም እንኳ የተባበሩት መንግሥታት ቅጣት ቢጥልበትም በ2016 በአገሩ የሕዝብ እንደራሴ ሆኖ ተመርጦ ነበር። በ2018 የሕዝብ እንደራሴዎች ምክር ቤት ውስጥ ሳለ ሽጉጡን አውጥቶ ተኩሶ በማምለጡ ነበር በቁጥጥር ሥር የዋለው። ሰውዬው ይህን ያደረገው ከአንድ ሌላ እንደራሴ ጋር በገባው ቅራኔ ምክንያት ነው። ከማዕከላዊ አፍሪካ ለአይሲሲ ተላልፎ የተሰጠ የመጀመሪያው ተጠርጣሪም ሆኗል። ማዕከላዊ አፍሪካ ውስጥ ምን እየተፈፀመ ነው? ምንም እንኳ ሁለቱ ኃያላን የሚሊሻ መሪዎች በቁጥጥር ሥር ቢውሉም አሁንም አገሪቱ ከጦርነት አልወጣችም። የቀድሞው ፕሬዝደንት ቦዚዜ በ2019 ከነበረቡት ስደት ቢመለሱም ባለፈው ታኅሣስ በተካሄደው ምርጫ ላይ እንዳይሳተፉ ታግደው ነበር። ፕሬዝደንት ቦዚዜ አሁን በማዕድን በበለፀገችው አገር ውስጥ ለሚስተዋለው ነውጥ ተጠያቂ ናቸው እየተባለ ነው። ከፕሬዝደንቱ ጋር በጋራ እየሠሩ ናቸው የሚባሉ አማፅያን ቡድኖች ሰፊው የአገሪቱን ክፍል ይዘዋል። ወደ ዋና ከተማዋ ባንጉይ እየገሰገሱም ይገኛሉ። ነገር ግን ፕሬዝደንቱ እኔ ከአማፅያኑ ጋር ግንኙነት የለኝም ሲሉ ያስተባብላሉ። አማፅያኑ ባለፈው ታኅሣስ በተደረገው ምርጫ አሸናፊ የሆኑት ፎስቲን-አርቼንጅን አይቀበሏቸውም። ምርጫ ድጋሚ እንዲደርግም ይሻሉ። ከሩዋንዳ፣ ፈረንሳይና ሩሲያ የተውጣጡ ከ12 ሺህ በላይ የተባበሩት መንግሥታት ሰላም አስከባሪዎች የአገሪቱን መንግሥት ለመደገፍ ቢገቡም ሰላማዊ ዜጎችን ከመፈናቀል አልታደጓቸውም። የተባበሩት መንግሥታት የስደተኞች ድርጅት [ዩኤንኤችሲአር] ባለፈው ጥር ባወጣው መረጃ ቢያንስ 92 ሺህ ዜጎች ወደ ኮንጎ፣ 13 ሺህ ሰዎች ደግሞ ወደ ካሜሩን፣ ቻድና ኮንጎ ብራዛቪል ተሰደዋል ይላል። የተቀሩት ደግሞ የአገር ውስጥ ተፈናቃዮች ናቸው።
باتريس نغايسونا وصف نفسه بأنه منسق سياسي لأعداء البالاكا وأنكر القائد السابق لميليشيات مسيحية استهدفت بالأساس أبناء قبيلة بالاكا الاعتراف كذلك بارتكاب جرائم ضد الإنسانية. وبدأت محاكمة نغايسونا وألفريد يكاتوم أمام المحكمة الجنائية الدولية بارتكاب جرائم حرب وجرائم ضد الإنسانية باستهداف المسلمين في أفريقيا الوسطى خلال عامي 2013 و 2014. ولازالت الحرب الأهلية مستمرة في البلاد التي يسيطر أمراء الحرب على ثلثي أراضيها. وخلال الجلسة الافتتاحية للمحكمة، قال ممثل الاتهام إنه يعرف بالقاعدة القانونية التي تؤكد أن المتهم بريء حتى تثبت إدانته لكنه أكد أن "الأحداث التي وقعت في أفريقيا الوسطى صادمة للضمير وتتعدى حدود الطبيعة الإنسانية". مواضيع قد تهمك نهاية وأضاف "الضحايا يستحقون أن ننصت لهم، إنهم يستحقون أن نراهم وأن يروا المحكمة تُعقد من أجلهم اليوم". ووجهت المحكمة عدة اتهامات لنغايسونا ويكاتوم منها القتل والتعذيب وتجنيد الأطفال إجباريا. لكنهما أنكرا الاتهامات جميعا. وتقول أنا هوليغان، مراسلة بي بي سي في لاهاي، إن المحكمة تنعقد في ظل إجراءات صحية صارمة بسبب فيروس كورونا مع ارتداء الجميع الكمامات، كما تفصل حواجز شفافة بين القضاة الثلاثة. "أعداء بالاكا" المستعمرة الفرنسية السابقة شهدت حربا أهلية عام 2013 عندما سيطرت ميليشيات المعارضة المكونة أساسا من المسلمين والتي تسمى سيليكا على السلطة في البلاد التي تسكنها غالبية من المسيحيين. وتشكلت ميليشيات مسيحية سمت نفسها "أعداء بالاكا" لمواجهة الميليشيات المسلمة وتم خلع الرئيس فرانسوا بوزيز من السلطة. وتعرض الآلاف للقتل في الصدامات التي شهدتها البلاد. وقالت الأمم المتحدة إن أكثر من مليون شخص فروا من منازلهم. وكان نغايسونا يعلن أنه "المنسق السياسي لميليشيا أعداء بالاكا". وتقول المحكمة الدولية إنه ارتكب جرائم حرب وجرائم ضد الإنسانية منها القتل والتعذيب وتجنيد الأطفال إجباريا للمشاركة في قتل المسلمين. ومنع ذلك نغايسونا من الترشح للانتخابات الرئاسية في البلاد عام 2015 رغم أنه ينكر المشاركة في المذابح التي جرت ضد المسلمين. وشغل نغايسونا سابقا منصب رئيس الاتحاد الوطني لكرة القدم وعين لفترة وجيزة كوزير للرياضة ثم انتخب عضوا في مجلس الاتحاد الأفريقي لكرة القدم عام 2018، وهو الامر الذي واجه انتقادات شديدة من جماعات حقوق الإنسان. وبعد انتخابه عضوا في المجلس الأفريقي، قال "لو كانت الاتهامات التي توجه لي صحيحة ما كان من الممكن أن أشغل هذا المنصب". وأضاف "أنا لا أخلط الرياضة والسياسة، وكل ما فعلته كان لمصلحة وطني". وفي نهاية عام 2018 تعرض نغايسونا للاعتقال في فرنسا التي سلمته فرنسا في الشهر التالي، أي مطلع 2019 للمحكمة الدولية في لاهاي ليخضع للمحاكمة. من هو ألفريد يكاتوم؟ لحظة اعتقال يكاتوم عام 2018 على أيدي قوات الجيش أما ألفريد يكاتوم، والذي يتخذ "رامبو" اسم شهرة، فكان مسؤولا عن قتل وتعذيب ومهاجمة المدنيين واستخدام الأطفال كمقاتلين بوصفه أمير حرب وقائد ميليشيا "أعداء بالاكا" السابق. ورغم أنه كان تحت طائلة عقوبات الأمم المتحدة، تم انتخاب يكاتوم نائبا في البرلمان الوطني عام 2016، لكنه تعرض للاعتقال عام 2018، بعدما أطلق الرصاص في مقر البرلمان إثر اشتباك بينه وبين برلماني آخر لاذ على إثره يكاتوم بالفرار. ولاحقته قوات الجيش ثم اعتقلته في وقت لاحق وسلمته البلاد للمحكمة الدولية كأول شخص تسلمه أفريقيا الوسطى للمثول أمام المحكمة الجنائية الدولية. وينتشر نحو 13 ألف جندي دولي في البلاد في مهمة لحفظ السلام بتكلفة سنوية تصل إلى 900 مليون دولار. ورغم بدء المحاكمة، لا زالت أفريقيا الوسطى تشهد قلاقل متكررة وأحداث عنف مستمرة.
https://www.bbc.com/amharic/47302288
https://www.bbc.com/arabic/world-47432919
የእንግሊዝ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ምንጮች እንዳስታወቁት የ19 ዓመቷ ወጣት የሌላ ሀገር ዜግነት ሊኖራት ስለሚችል የእንግሊዝ ዜግነቷን ልታጣ ትችላለች። የቤተሰቧ ጠበቃ የሆኑት ታስኒም አኩንጄ በውሳኔው ማዘናቸውን ገልፀው "ያሉትን ህጋዊ መንገዶች ሁሉ እንጠቀማለን" ብለዋል። ቤገም ለንደንን ለቅቃ የሄደችው በ2015 ሲሆን አሁን ግን መመለስ እንደምትፈልግ መዘገቡ ይታወሳል። • አይኤስን የተቀላቀለችው ተማሪ ወደ እንግሊዝ መመለስ እፈልጋለሁ እያለች ነው ባለፈው ሳምንት የአይ ኤስ እስላማዊ ቡድን ጠንካራ ግዛት ከነበረው ባጉዝ፣ መጥታ በሶሪያውያ የመጠለያ ጣቢያ ውስጥ የተገኘች ሲሆን በሳምንቱ መጨረሻ ላይም ወንድ ልጅ ተገላግላለች። በእንግሊዝ የዜግነት ሕግ መሰረት አንድ እንግሊዛዊ ዜግነት ያለው ግለሰብ ዜግነቱን ሊያጣባቸው ከሚችልባቸው ምክንያቶች መካከል የሀገር ውስጥ ጉዳይ መስሪያ ቤቱ "ለሕብረተሰቡ መልካም ጥቅም ሲባል" ብሎ ሲያምንና በሂደቱ ዜጋው ዜግነት አልባ የማይሆን ከሆነ ነው። የሀገር ውስጥ ጉዳይ መስሪያ ቤቱ ቃል አቀባይ እንደተናገሩት "ከቅርብ ጊዜያት ወዲህ የሀገር ውስጥ ጉዳዮች መስሪያ ቤቱ በግልፅ እንዳስቀመጠው ለሀገሪቱ ዜጎችና እዚህ ለሚኖሩ ግለሰቦች ደህንነት ቅድሚያ ይሰጣል።" አክለውም በግለሰቦች ጉዳይ አስተያየት እንደማይሰጡ ገልፀው "ያሉት መረጃዎች በሙሉ ከግምት ውስጥ ገብተውና አፅንኦት ተሰጥቶት የሚሰራ" ነው ብለውታል የአንድን ግለሰብ ዜግነት ስረዛ። • ትራምፕ ከ'ነጩ ቤተ መንግሥት' ሊባረሩ ይችላሉ? • አልሲሲ እስከ 2034 ግብጽን ሊገዙ ይችላሉ በሀገሪቱ የሽብርተኛ ህግ ላይ የሰሩ ግለሰቦች እንደሚሉት ከሆነ የቤገም እናት የባንግላዲሽ ዜግነት ካላት ልጅቷም በባንግላዲሽ ህግ መሰረት ዜግነት ይኖራታል። የቤገም ቤተሰቦች የባንግላዲሽ ዝርያ ያላቸው ሲሆን ቤገምን ቢቢሲ ስለ ጉዳዩ በጠየቃት ወቅት ግን አንድም ጊዜ ወደ ባንግላዲሽ ሄዳ እንደማታውቅና ፓስፖርትም እንደሌላት ገልፃለች። ከቤገም የተወለደው ልጅም በህጉ መሰረተ ዜግነቷ ከመፋቁ በፊት ስለተወለደ እንግሊዛዊ ዜግነት ይኖረዋል።
زوج عروس تنظيم الدولة: لم أر غضاضة في الزواج من فتاة عمرها 15 عاما وتزوج ياغو ريديك من شميمة بيغوم بعد وصولها إلى سوريا للانضمام إلى تنظيم الدولة عام 2015. واعترف ريديك، 27 سنة، لبي بي سي بأنه قاتل في صفوف تنظيم الدولة الإسلامية، لكنه أكد أنه الآن يرد العودة إلى بلاده مع زوجته لتربية طفلهم هناك. ويُحتجز الشاب الهولندي في الوقت الراهن في مركز احتجاز كردي شمال شرقي سوريا. ويواجه ريديك تهما قد تصل عقوبتها إلى السجن لست سنوات للانضمام إلى جماعة إرهابية حال عودته إلى هولندا. وأكد زوج بيغوم لمراسلة شؤون الشرق الأوسط في بي بي سي، كوينتين سومرفيل، إنه رفض الاستمرار في صفوف التنظيم وحاول الخروج منه. وأضاف أنه كان مسجونا في الرقة في سوريا وتعرض للتعذيب بعد اتهام التنظيم له بأنه جاسوس هولندي. غادرت شميمة بريطانيا وهي في الخامسة عشرة من عمرها وانضمت إلى تنظيم الدولة الإسلامية في سوريا واعتقلت شميمة وزوجها في مدينة باغوز في دير الزور، آخر معاقل تنظيم الدولة الإسلامية في سوريا. واستسلم ريديك لجماعة من المقاتلين السوريين بينما انتهى المآل بشميمة ووليدها إلى مخيم الهول للاجئين في شمال سوريا، لكن تقارير تشير إلى نقلها إلى مكان آخر. وأخبر الزوج بي بي سي إنه لم يخطئ عندما تزوج من بيجوم، 19 سنة، لأن الزواج كان "باختيارها". واستطرد في حكاية ما حدث بينه وبين شميمة، إذ قال إنه لم يهتم في البداية بفتاة مراهقة جاءت من شرق لندن وانضمت إلى مركز النساء التابع للتنظيم، ذلك لأنها كانت صغيرة السن جدا. وأضاف: "عندما أخبرني صديق بأن هناك فتاة تريد الزواج، لم أبد اهتماما بسبب سنها. لكني وافقت على العرض فيما بعد". وأشار إلى أنه عندما التقى شميمة كانت "بحالة عقلية جيدة"، مؤكدا على أن الزواج كان "اختيارها، وأنها كانت تبحث عن شريك لها"، وأنه دُعي لأن يكون هذا الشريك. لكنه اعترف "بأنها كانت صغيرة جدا، وربما كان من الأفضل أن تنتظر لبعض الوقت. لكنها اختارت أن تتزوج في هذه السن المبكرة، وكذلك أنا اخترت أن أتزوجها". وسحبت السلطات البريطانية الجنسية من بيغوم بسبب حملها جنسية دولة أخرى هي بنغلاديش عبر أمها التي تحمل نفس الجنسية. أكد ريديك أنه تزوج شميمة باختيارها بعد انضمامهما لتنظيم الدولة الإسلامية لكن وزارة الخارجية في بنغلاديش قالت إن الفتاة لا تحمل الجنسية البنغالية وأنه لن يُسمح لها بدخول البلاد. وأبلغت أسرة شميمة الشهر الماضي وزارة الداخلية البريطانية بأنها سوف تعارض القرار بسحب الجنسية من الابنة التي لا تزال عالقة في سوريا. وجاء في رسالة أرسلتها الأسرة إلى وزير الداخلية البريطانية، ساجد جافيد، القول إنهم لن "يتخلوا عن ابنتهم"، مطالبين بالمساعدة من أجل إعادة طفل شميمة الصغير إلى بريطانيا. وقال جيريمي كوربين، زعيم حزب العمال المعارض، إن لبيغوم "الحق في العودة إلى بريطانيا"، واصفا قرار سحب الجنسة منها بأنه "متطرف". ولم تُسحب الجنسية الهولندية من ريديك، على الرغم من وجوده في قائمة انتظار الإرهابيين في هولندا. وقد ولد ريديك في هولندا وعاش في أحد الضواحي هناك ، قبل أن يهجر كل ذلك في 2014 ويسافر إلى سوريا للانضمام إلى تنظيم الدولة الإسلامية.
https://www.bbc.com/amharic/news-46028024
https://www.bbc.com/arabic/science-and-tech-46021715
አጥኚዎቹ በወባ በሽታ የተጠቃ ሰው ልብስ ለውሾቹ በማስሸተት ለረጅም ወራት አሰልጥነዋቸዋል። በተለይ በአፍሪካና በእስያ በየዓመቱ የብዙ ሰዎችን ህይወት የሚቀጥፈው የወባ በሽታን ለመከላከልና ለማጥፋት በሚደገረው አለምዓቀፍ ርብርብ ይሄኛው ግኝት ከፍተኛ አስተዋጽኦ እንደሚኖረው ተገልጿል። ምንም እንኳን የምርምር ውጤቱ ገና በሙከራ የሚባል ደረጃ ላይ የሚገኝ ቢሆንም፤ የወባ በሽታን ለመርመር እንደ አዲስ መንገድ ሊያገለግል ይችላል። • የወባ በሽታ ያለ ደም ምርመራ ሊታወቅ ነው • ሐረር በፈረቃ ውሃ ማግኘት ጀምራለች ጥናቶች እንሚያሳዩት በወባ በሽታ ስንጠቃ የሰውነታችን ጠረን የሚቀየር ሲሆን፤ የወባ ትንኞች ደግሞ በዚህ ጠረን ስለሚማረኩ የተጠቂውን ሰው ደም ቀድመው በመምጠጥ በሽታውን ያስተላልፋሉ። አሁን ደግሞ ውሾች ይህንን ጠረን በማሽተት በሽታውን መከላከል ይችላሉ። የተመራማሪዎቹ ቡድን በጋምቢያው 'አፐር ሪቨር' ክልል የሚገኙ ህጻናት የለበሷቸውን ካልሲዎች አሰባስበው ወደ እንግሊዝ በመላክ ነው ጥናቱ የተጀመረው። ከተላኩት 175 ካልሲዎች ደግሞ 30 የሚሆኑት በወባ በሽታ የተጠቁ ህጻናት የለበሷቸው ነበሩ። ምንም እንኳን ውሾቹ አብዛኛውን በበሽታው የተጠቁ ህጻናትን ካልሲዎች ቢለዩም፤ ከአስር ህጻናት አንዱ በሽታው ሳይኖርበት እንደ ተጠቂ ቆጥረውታል። ይሄ ደግሞ ውሾቹን እስከመጨረሻው ከማሰልጠን ጋር የተያያዘ ነው። የተመራማሪ ቡድኑ መሪ የሆኑት ፕሮፌሰር ስቲቭ ሊንዲሴይ በጥናቱ ውጤታማነት እጅግ መደሰታቸውንና ለጊዜው ውሾቹ የምርመራ አገልግሎት ላይ እንደማይውሉ ገልጸዋል። • በኦነግ እና በመከላከያ ሠራዊት መካከል በምዕራብ ኦሮሚያ ግጭት እንደነበር ተነገረ ውሻዎቹ በሽታውን ሙሉ በሙሉ መለየት የሚችሉበት ደረጃ ለማድረስ የማሰልጠን ስራው እንደሚቀጥልና፤ ሌሎች በሽታዎችንም መለየት እንዲችሉ ለማድረግ እንደሚሰሩ ፕሮፌሰር ስቲቭ ጨምረዋል። በሙከራ ደረጃም በአየር መንገዶችና ሌሎች ሰዎች በሚበዙባቸው ቦታዎች ውሻዎቹን በማሰማራት ውጤታማኑትን ለመፈተሽም ታስቧል።
واستطاع العلماء تدريب كلاب بغية التعرف على رائحة المرض بالاستعانة بملابس أشخاص يعانون من الإصابة. وعلى الرغم من كون الدراسة لاتزال في بداياتها، يقول خبراء إن النتائج قد تفضي إلى طرق جديدة لفحوص اكتشاف المرض. وكانت دراسات قد أظهرت بالفعل أن الإصابة بطفيل الملاريا يتسبب في تغيير روائحنا ويجعلنا أكثر جاذبية للبعوض الذي ينشر المرض. جوارب كريهة الرائحة استخدم العلماء جوارب ارتداها أطفال من منطقة النهر العلوي في غامبيا، غربي أفريقيا، وأرسلوها إلى بريطانيا بغية إخضاعها للدراسة. وكان من بينها 30 جوربا ارتداها أطفال مصابون بالمرض، من مجموع 175 جوربا. ووصلت الجوارب كريهة الرائحة إلى مؤسسة "كلاب الكشف الطبي" الخيرية في منطقة ميلتون كينيس البريطانية. ويجري بالفعل تدريب أنوف كلاب ماهرة على اكتشاف مرض السرطان وحتى المراحل المبكرة لمرض باركنسون "الشلل الرعاش". وعندما تعلق الأمر بمرض الملاريا، أظهرت النتائج التي قُدمت خلال المؤتمر السنوي للجمعية الأمريكية للطب المداري والصحة العامة أن الكلاب تستطيع اكتشاف سبع من مجموع عشر عينات من أطفال مصابين بالمرض. بيد أن الكلاب أخطأت في رصد إصابة واحدة من كل عشرة أطفال أصحاء. وقال ستيف ليندساي، من جامعة درم والمشرف على الدراسة، إنه "سعيد للغاية" بالنتائج حتى الآن، لكن الكلاب ليست جاهزة بعد لاستخدامها بشكل دائم. ولايزال الباحثون يحتاجون إلى تحسين دقة الكلاب واختبارها على اكتشاف المرض لدى الأشخاص بدلا من الجوارب، فضلا عن دراسة ما إذا كانت الحيوانات بإمكانها اكتشاف أنواع مختلفة من الملاريا عن طريق الشم. وتطمح الدراسة إلى الاستعانة في يوم من الأيام بكلاب في المطارات على نحو يمنع انتشار المرض، ويساعد في جهود المكافحة. وتتمتع الكلاب بقدرة على اختبار مجموعة كاملة في وقت قصير. أسرع من العلم قال تشيلشي سكوايرس، من كلية لندن للصحة العامة والطب المداري، لبي بي سي : "تتمتع الكلاب بالفعل بحاسة شم عالية جدا بطبيعته، لذا فهي هدية في هذا الأمر". وأضاف: "إنها أسرع من اختبارات التشخيص السريعة بالفعل والتي تستغرق نحو 20 دقيقة، وتحتاج إلى تدريبات مهنية كاملة للقيام بذلك". وأشار التقرير العالمي الأخير بشأن المرض إلى أن حالات الإصابة سجلت زيادة بواقع خمسة ملايين ليصل إجمالي حالات الإصابة إلى 216 مليون حالة سنويا. وتشهد الدراسة تعاونا بين البرنامج الوطني لمكافحة الملاريا في غامبيا ووحدة مجلس البحوث الطبية في غامبيا ومؤسسة كلاب الكشف الطبي وجامعة درم وكلية لندن للصحة العامة والطب المداري وجامعة دندي. --------------------------------------- يمكنكم تسلم إشعارات بأهم الموضوعات بعد تحميل أحدث نسخة من تطبيق بي بي سي عربي على هاتفكم المحمول.
https://www.bbc.com/amharic/55258554
https://www.bbc.com/arabic/sports-55259698
ስፔን ውስጥ በተካሄደው የዓለም ዋንጫ የጣሊያን ብሔራዊ ቡደን ዋንጫውን ባነሳበት ጊዜ ፓውሎ ሮሲ ኮከብ ግብ አግቢና ተጫዋች በመሆን የተመረጠ ሲሆን ዝናው በዓለም ዙሪያ ናኝቶ ነበር። ሮሲ በጣሊያን ሊግ ውስጥ እውቅናን ማግኘት የጀመረው ቪያቼንዛ ለተባለው ቡድን በተጫወተበት ጊዜ በርካታ ግቦችን በማስቆጠር የነበረ ሲሆን፤ ከዚያም ወደ ታዋቂዎቹ የጣሊያን ክለቦች ጁቬንቱስና ኤሲ ሚላን ተዘዋውሮ ተጫውቷል። የጣሊያን መገናኛ ብዙሃን ሮሲ ለረጅም ጊዜ በህመም ከቆየ በኋላ ሕይወቱ ማለፉን ገልጸዋል። የሮሲ ባለቤት ፌዴሪካ ካፔሌቲ ሞቱን ተከትሎ በማኅበራዊ ሚዲያ ገጿ ላይ ከሮሲ ጋር አብረው የተነሱትን ፎቶ በመለጠፍ "ለዘላለም" የሚል ጽሁፍ አስፍራለች። ባለቤቱ፤ ፓውሎ ሮሲ በምን ምክንያት ለሞት እንደበቃ ምንም ያለችው ነገር ግን የለም። ሮሲ ለጣሊያን ብሔራዊ ቡድን በተጫወተባቸው 48 ጨዋታዎች ላይ 20 ግቦችን ያስቆጠረ ሲሆን፤ በሴሪ አ ለቪያቼንዛ፣ ፔሩጂያ፣ ለጁቬንቱስ፣ ሚላንና ቬሮና በተጫወተባት ጊዜ ከ100 በላይ ግቦችን አስቆጥሯል። በ1077 (እአአ) ወደ ሴሪ አ እንዲያድግ ያደረገው ቪያቼንዛ ቡድን የሮሲ ሞት በክለቡ ላይ የፈጠረውን ስሜት "አንዳንድ ጊዜ ሁላችንም የተሰማንን ህመም የምንገልጽባቸው ቃላቶችን እናጣለን" በማለት ባወጣው መግለጫ ላይ አስፍሯል። ሮሲ በዓለም ዋንጫ የአገሩ ብሔራዊ ቡድን ዋንጫ እንዲያገኝ ካደረገ በኋላ በወቅቱ ለአውሮፓዊ የዓመቱ ምርጥ የእግር ኳስ ተጫዋች ይሰጥ የነበረውን የቦሎን ዶር ሽልማትን አግኝቶ ነበር። ፓውሎ ሮሲ እግር ኳስ መጫወት ካቆመ በኋላ ለስካይ፣ ሚዲያሴት እና ራይ ለተባሉ የመገናኛ ብዙሃን የእግር ኳስ ተንታኝ ሆኖ ሰርቷል።
باولو روسي حاز شهرة عالمية بعد تسجيل ثلاثية في شباك البرازيل في مونديال 1982 وكان باولو قد حاز شهرة عالمية بعد أن قاد منتخب بلاده للفوز ببطولة كأس العالم التي استضافتها إسبانيا. وحصل باولو في هذه البطولة على جائزتَي أفضل هداف وأفضل لاعب. وعلى مستوى الأندية، ظهر اسم باولو روسي كهداف في نادي فيتشنزا، قبل أن ينتقل إلى يوفنتوس، ومنه إلى نادي أيه سي ميلان. وأفادت تقارير إعلامية إيطالية بأن وفاة باولو روسي جاءت بعد صراع طويل مع المرض. مواضيع قد تهمك نهاية ونشرت زوجته فيديريكا كابيليتي على وسائل التواصل الاجتماعي صورة جمعت بينهما ممهورة بعبارة "إلى الأبد"، دون أن تكشف فيديريكا عن سبب وفاة زوجها. وفي 48 مباراة مع منتخب بلاده، سجل باولو 20 هدفا. وفي الدرجة الأولى من الدوري الإيطالي، سجل باولو أكثر من مئة هدف مع فرِق فيتشنزا، وبيروجيا، ويوفنتوس، وفيرونا. ونعى نادي فيتشنزا اللاعب الذي أسهم في صعود النادي إلى الدرجة الأولى عام 1977. وجاء في بيان النعي: "أحيانا لا تسعف الكلمات في التعبير عمّا نختبر من آلام". ونظرًا لأدائه المتميز في مونديال 1982، حصل باولو روسي على جائزة الكرة الذهبية، والتي كانت تذهب في ذلك الوقت لأفضل لاعب كرة قدم للعام في أوروبا. وبعد اعتزاله كلاعب في أواخر الثمانينيات، عمل روسي كمحلل رياضي على العديد من المنصات الإعلامية كـ سكاي، وميدياست، وراي. رحيل اسطورة الكرة الهولندي يوهان كرويف ردّ اعتبار كتب باولو اسمه في تاريخ كرة القدم حينما تألّق في مونديال 1982. وكاد تورطه في فضيحة تتعلق بالمراهنات على نتائج المباريات عام 1980 أن يحرمه من المشاركة في المونديال. وكان حكمٌ قضائي قد صدر ضده يقضي بحرمانه من المشاركة في المباريات لثلاث سنوات، لكنّ باولو استطاع عبر الاستئناف تقليص الحُكم إلى عامين ليتمكن بالفعل من الذهاب إلى إسبانيا وقيادة فريق بلاده في البطولة. وقال باولو عن ذلك إن "المشاركة في المونديال والفوز به كان لي على المستوى الشخصي بمثابة 'ردّ اعتبار '". وفي المباريات الأولى من البطولة، لم تكن هناك مؤشرات على صعود الفريق الإيطالي للأدوار النهائية؛ وقد صعد بالكاد من المجموعة الأولى بثلاثة تعادلات. هذه النتيجة تركت هداف يوفنتوس (باولو) في مرمى سهام النقد بعد أن فشل في التهديف في المباريات الثلاث. لكن باولو وجد نفسه في مباراة البرازيل في المجموعة الثانية، مسجلا ثلاثية، لتنتهي المباراة 3-2 لمصلحة إيطاليا. وفي نصف النهائي، أحرز باولو هدفين في شباك بولندا، ليصعد المنتخب الإيطالي إلى النهائي في مواجهة ألمانيا الغربية حيث تمكن باولو من تسجيل هدف الافتتاح بين ثلاثة أهداف مقابل هدف واحد للفريق الألماني، وتوّجت إيطاليا للمرة الثالثة بالبطولة. عن هذا النصر، قال باولو فيما بعد: "من ناحية، شعرت بالرضا، وقلت في نفسي 'لقد فعلتها '، ومن ناحية أخرى، حزنتُ لأن الحدث كان قد انتهى". باولو روسي أيقونة في التاريخ الإيطالي فجّر فوز المنتخب الإيطالي بكأس العالم مشاعر فياضة في داخل البلد الذي كان يعاني اضطرابا سياسيا واجتماعيا كاد يعصف بوحدته. يقول الصحفي دانيللي فيري لبي بي سي: "صور باولو ورفاقه على منصة التتويج بكأس العالم ستبقى للأبد محفورة في وجدان الإيطاليين". ونعى فيري باولو قائلا: "كلنا هنا مصدومون؛ باولو كان أيقونة في كرة القدم الإيطالية. إنه جزء من تاريخ البلاد. الأمر يتخطى حدود الكرة". وأضاف فيري لبي بي سي: "مَن كان محظوظا بما يكفي وشاهد أداء باولو في مونديال 1982، لا يستطيع أبدا أن ينسى ما فعل. إن صور مونديال إسبانيا 82 جزء من الثقافة الإيطالية".
https://www.bbc.com/amharic/news-56563214
https://www.bbc.com/arabic/art-and-culture-56611064
በዚህ አወዛጋቢ ጫማ ሶል ላይ እውነተኛ የሰው ደም ጠብታ ያረፈበት ሲሆን "የሰይጣን ጫማ" በመባል ይታወቃል። 1,018 ዶላር ዋጋ የተተመነለት ይህ ጫማ የተገለበጠ መስቀል፣ አምስት ጫፍ ያለው ኮከብ እንዲሁም ሉቃስ ወንጌል ምዕራፍ 10 ቁጥር 18 የሚል የሰፈረበት ሲሆን የተሰራው ናይኪ ኤይር ማክስ 97ን በማስመሰል ነው። ኤምኤስሲኤችኤፍ (MSCHF) 666ን ጫማን ሰኞ ዕለት ከራፐር ሊል ናስ ኤክስ ጋር በመሆን ለገበያ ያቀረበው ሲሆን በደቂቃ ውስጥ ተሸጦ ማለቁ ተነግሯል። ናይክ የንግድ ምልክት ጥሰት በማለት ክስ መስርቷል። በኤምኤስሲኤችኤፍ (MSCHF) ለገበያ የቀረበው ይህ ጥቁሩና ቀይ ጫማ አርብ ዕለት ከራፐር ሊል ናስ ኤክስ ከለቀቀው "ኮል ሚ ባይ ዩር ኔም" ከሚሰኘው የሙዘቃ ሥራ ጋር ተገጣጥሟል። በሙዚቃ ቪዲዮው ላይ ራፐሩ ከመንግሥተ ሰማያት ወደ ሲኦል ይህንን ጫማ ተጫምቶ ተንሸራትቶ ሲወርድ ይታያል። በሙዚቃ ቪዲዮ ላይ የቀረበው ምሰላ እና ጫማው ላይ የሉቃስ ወንጌል ምዕራፍ 10 ከቁጥር 18 "ሰይጣንን ከሰማይ እንደመብረቅ ሲወድቅ አየሁ" የሚለውን ጥቅስ ለማስታወስ ነው። እያንዳንዱ ጫማ የናይኪን ሶል የያዘ ሲሆን 60 ኪዮቢክ ሴንቲሜትር ቀይ ቀለም እና ከጥበብ ሥራዎችን ከሚሰበስበው ድርጅት አባላት የተወሰደ ጠብታ የሰው ደም አለበት። የስፖርት ጫማ አምራቹ ናይኪ ኒውዮርክ ለሚገኝ ፍርድ ቤት ባስገባው ክስ ላይ ይህንን ተመሳስሎ የተሰራ 'የሰይጣን ጫማ' እንዲመረት አልፈቀድኩም ብሏል። ናይኪ ለችሎቱ ኤምኤስሲኤችኤፍ (MSCHF) ጫማውን መሸጥ እንዲታገድ እንዲሁም ዝነኛ የሆነውን የንግድ ምልክታቸውን እንዳይጠቀም እንዲከለከል ጠይቋል። ግዙፉ ጫማ አምራቹ በክሱ ላይ"ኤምኤስሲኤችኤፍ (MSCHF) እና ፈቃድ ያላገኘው የሴጣን ጫማው ግርታን፣ ናይኪን ከኤምኤስሲኤችኤፍ (MSCHF) ጋር የተሳሳተ ዝምድና እንዲፈጠር ያደርጋሉ" ብሏል ። የኤምኤስሲኤችኤፍ (MSCHF) ሰይጣን ጫማ ለገበያ ከቀረበ በኋላ ናይኪ ምርቱን አጽድቆ ለገበያ ያቀረበው የመሰላቸው ደንበኞች የናይኪን ምርት ላለመግዛት ዘመቻ መክፈታቸውን በመጥቀስ ግርታ መኖሩን ማሳያ መሆኑን አመልክቷል። ወግ አጥባቂ የሆኑ አሜሪካውያን ራፐሩን እና ጫማውን በመቃወም በትዊተር ላይ መልዕክታቸውን አስፍረዋል።
بيعت جميع أزواج الأحذية الـ666 بعد أقل من دقيقة من طرحها يوم الاثنين ويبلغ سعر الحذاء الرياضي، وهو نسخة معدلة من حذاء نايكي "اير ماكس 97"، 1018 دولاراً، وبه صليب مقلوب ونجمة خماسية وعبارة "لوقا 10:18". وأنتجت مجموعة "إم إس سي إتش إف" الفنية الحذاء بالتعاون مع مغني الراب ليل ناس إكس. وقالت المجموعة إنه تم تصنيع 666 زوجاً من الحذاء فقط، وأن جميع الأزواج شُحنت باستثناء واحد. وقالت نايكي إن "إم إس سي إتش إف" انتهكت علامتها التجارية، وطلبت من محكمة فيدرالية في نيويورك منع المجموعة من بيع الأحذية المعدلة ومنعها من استخدام شعارها الشهير. مواضيع قد تهمك نهاية وقالت شركة الأحذية الرياضية العملاقة في الدعوى: "من المحتمل أن تسبب إم إس سي إتش إف وأحذية الشيطان غير المرخصة ارتباكاً وتخلق ارتباطاً خاطئاً بين منتجات إم إس سي إتش إف ونايكي". ورد محامو المجموعة بأن الـ 666 زوجاً التي ابتكرتها "ليست أحذية رياضية تقليدية، وإنما هي أعمال فنية معدودة... بيعت لهواة الجمع مقابل 1018 دولاراً لكل منها". وأصدر قاضٍ اتحادي أمراً تقييدياً مؤقتاً يوم الخميس، وذلك في خطوة لصالح نايكي. ولا يزال تأثير الحكم غير واضح، إذ أشارت "إم إس سي إتش إف" إلى عدم وجود خطط لإنتاج المزيد من الأحذية. وطرحت المجموعة الحذاء، الذي يحمل اللونين الأسود والأحمر، يوم الاثنين، بالتزامن مع إصدار أحدث أغنية للمغني ليل ناس إكس، بعنوان: مونتيرو (ادعني باسمك) Montero (Call Me By Your Name). وتصوّر الأغنية مغني الراب، الذي أعلن في عام 2019 أنه مثلي الجنس، يحتفي بميوله الجنسية ويرفض محاولات وصمه بسببها. وفي الفيديو الخاص بالأغنية، ينزلق المغني على عامود من الجنة إلى الجحيم، ثمّ يرقص بشكل مثير مع الشيطان، قبل أن يكسر رقبته ويسرق قرنيه. ويشير كل من فيديو الأغنية والحذاء إلى نص في إنجيل لوقا يتحدث عن سقوط الشيطان من السماء. وكل حذاء مزود بنعل الوسادة الهوائية المميز من نايكي، يحتوي على 60 سنتيمتراً مكعباً من الحبر الأحمر وقطرة واحدة من الدم البشري، تبرع بها أعضاء مجموعة "إم إس سي إتش إف" الفنية. وفي دعواها أمام المحكمة في نيويورك، قالت شركة نايكي إنها لم تُقر أو تصرح بإنتاج "حذاء الشيطان" المعدل. وقالت الشركة: "هناك بالفعل دليل على حدوث ارتباك كبير في السوق، بما في ذلك دعوات لمقاطعة نايكي رداً على طرح أحذية الشيطان من إم إس سي إتش إف، بناءً على الاعتقاد الخاطئ بأن نايكي قد سمحت أو وافقت على هذا المنتج". واستشهدت الدعوى بتغريدة نشرها مؤثر شهير على مواقع التواصل الاجتماعي معروف باسم "ساينت" أو "القديس" يوم الجمعة الماضي، والتي أثارت الفضول بشأن الإصدار المرتقب للحذاء وزادت الترويج له خلال عبر وسائل التواصل الاجتماعي ووسائل الإعلام في الولايات المتحدة. وانتقد بعض المحافظين، وبينهم حاكمة ولاية ساوث داكوتا، كريستي نويم، وبعض المتدينين، التصميم المثير للجدل للحذاء، وانتقدوا أيضاً المغني ليل ناس إكس ومجموعة "إم إس سي إتش إف" عبر تويتر. ورد المغني يوم الاثنين على نويم والمنتقدين الآخرين على تويتر وعلى دعوى نايكي ببعض التغريدات. وقال جوزيف راش من ولاية تينيسي، الذي دفع 1080 دولاراً مقابل الحذاء، إنه قلق من أن يخسر أمواله بسبب النزاع الحاصل. وقال لبي بي سي: "آمل أن أحصل عليه لأنني دفعت ثمنه"، مضيفًا أنه أجرى عملية الشراء ليس لأنه خطط بالتأكيد لارتداء الحذاء ولكن كموقف سياسي. وأضاف: "كنت أرغب في دعم رجل أسود مثلي الجنس، يحاول إظهار سرد مختلف في دولة ذات غالبية مسيحية تتعامل حالياً مع الكثير من القضايا مع السود". انتقد ماكنزي نوريس دعوى نايكي وقال ماكنزي نوريس من ساوث كارولينا، وهو من متابعي أعمال مجموعة "إم إس سي إتش إف" منذ فترة طويلة، إن الدعوى القضائية التي رفعتها شركة نايكي عطلت خططه لإعادة بيع الحذاء مقابل 2500 دولار عبر موقع "إي باي". وأضاف: "بشكل عام، أعتقد أن دعوى نايكي وتدخلها أمر سخيف للغاية بالنظر إلى مقدار الضرر الذي يمكن أن تسببه للأشخاص العاديين مثلي الذين يحبون فقط تعديل منتجاتهم وإعادة بيعها بشكل قانوني".
https://www.bbc.com/amharic/news-52801231
https://www.bbc.com/arabic/science-and-tech-52733739
መረጃው በአውሮፓውያኑ ከ 2006 እስከ 2009 ባሉት ዓመታት ተመሳሳይ አወቃቀር ባላቸው ቫይረሶች ዙሪያ በተደረገ ጥናት የተገኘ ነው። ኮሮናቫይረስ ቀለል ያለ የጉንፋን አይነት ህመም ከሚያስከትሉ ቫይረሶች ነው የሚመደበው። ታዲያ እነዚህን የቫይረስ አይነቶች፣ ኮሮናቫይረስን ጨምሮ ማለት ነው፣ በቀላሉ በውሀ እና በሳሙና በመታጠብ ብቻ ልንገድላቸው እንችላለን። • በአዲስ አበባ ኮካና አብነት የሚባሉት ስፍራዎች የኮቪድ-19 ስርጭትን ለመግታት ቁጥጥር እየተደረገ ነው • ናይጄሪያ ምግብ ከውጪ ለማስገባት ገንዘብ የለኝም አለች • አዲስ አበባ የኮሮናቫይረስ ስርጭት ማዕከል ለምን ሆነች? የእንግሊዙ የህክምና ጥናት ካውንስል በየዓመቱ በጋ ሲገባ ሰዎች ጉንፋን መሰል የመተንፈሻ አካላትን በሚያጠቃ ቫይረስ መያዛቸውንና የበሽታውን ምልክቶች ማሳየታቸውን ያጣራል። በዚህም በአሁኑ ወቅት ቀላል ጉንፋን የያዛቸውን ሰዎች በኮሮረናቫይረስ ከተያዙት ለመለየት አስችሎታል። ጥናቱ ሲደረግ ለመሳተፍ ፈቃደኛ በነበሩ 1663 ሰዎች ላይ በተደረገ ምርመራ ቢያንስ በቀን ስድስት ጊዜ እጃቸውን በውሃ እና በሳሙና የሚታጠቡ ሰዎች በእንደዚህ አይነት ቫይረሶች የመያዝ እድላቸው በእጅጉ ዝቅተኛ ነው። ነገር ግን ይላሉ ተመራማሪዎቹ፤ እጃችንን በቀን አስር ጊዜ መታጠባችን ብቻ ከኮሮናቫይረስ ሊጠብቀን አይችልም። ምክንያቱም ቫይረሱ ከሌሎች ሰዎች ጋር በሚኖረን ንክኪና ትንፋሽ አማካይነት መተላለፍ ይችላል። የጥናቱ ዋና አዘጋጅ ዶክተር ሳራ ቢል እንደሚሉት ማንኛውም አይነት የኮሮናቫይረስ ምልክቶችን አሳየንም አላሳየንም እጃችንን በቀን ውስጥ ደጋግመን መታጠብ እንደ ባህል ሊሆን ይገባል። ‘’ እጃችንን መታጠባችን እራሳችንን ከቫይረስ ከመከላከል ባለፈ በዙሪኣችን ወዳሉ ሰዎች የማስተላለፍ እድላችንን ይቀንሰዋል።‘’ የእንግሊዝ ማህበረሰብ ጤና ቢሮ ደግሞ እጃችንን በውሃ እና በሳሙና ቢያንስ ለ20 ሰከንድ ያክል መታጠብ የኮሮናቫይረስ ስርችትን ከምናስበው በላይ ለመቆጣጠር ይረዳል ይላል። በተለይ ደግሞ ካስነጠስን፣ ካሳልን ወይም አፍንጫችንን ከጠራረግን በኋላ እጃችንን በፍጥነት መታጠብ በጣም ጠቃሚ ነው። ከቤታችን ወጥተን የነበረ ከሆነም ልክ ስንመለስ በአግባቡ እጃችንና ፊታችንን በሳሙና መታጠብ ያስፈልጋል።
التجارب أثبتت أن الماء والصابون يقضيان علي فيروس كورونا المستجد ودقق الباحثون البريطانيون في البيانات من 2006 وحتى 2009، المتعلقة بالفيروسات التي تشبه إلى حد كبير السلالة الحالية التي تسبب الوباء القاتل المنتشر الآن. و تنتمي فيروسات كورونا إلن سلالة تسبب عادة مرضا خفيفا مثل نزلات البرد. ويمكن القضاء على جميع هذه الفيروسات ومنها كوفيد19، المتسبب في الجائحة الحالية، باستخدام الماء والصابون. في كل شتاء، يسأل مجلس البحوث الطبية سكان إنجلترا عما إذا كانوا يعانون من أعراض تنفسية تشبه الإنفلونزا، ويُجري اختبارات للذين يعانون من عدوى البرد الشائعة بسبب فيروسات كورونا. مواضيع قد تهمك نهاية فيروس كورونا: فقدان حاستي الشم والتذوق من بين أعراض المرض منظمة الصحة العالمية تقر التحقيق في دورها في مواجهة وباء كورونا بحث جديد قد يغير موقفنا من ارتداء الكمامات للوقاية من فيروس كورونا ووجدت الدراسة، التي نُشرت في موقع Wellcome Open Research أن ألفا و663 مشاركا فيها كانوا أقل عرضة للإصابة لأنهم غسلوا أيديهم ست مرات في اليوم على الأقل بالماء والصابون. لكن مع هذا لم يظهر أن غسل اليدين أكثر من 10 مرات في اليوم يقلل من خطر الإصابة بالعدوى. وقالت الدكتورة سارة بيل من جامعة يونيفيرسيتي كوليدج لندن: "ينبغي ممارسة عملية غسل اليدين جيدا في جميع الأوقات بغض النظر عما إذا كانت تظهر عليك أعراض أم لا". وأضافت: "سيساعد ذلك في حمايتك ومنع انتشار الفيروس عن غير قصد إلى الآخرين حولك". وقال أحد مسؤولي الصحة العامة في إنجلترا: "إن غسل اليدين بانتظام لمدة 20 ثانية على الأقل من أفضل الطرق لوقف انتشار فيروس كورونا المستجد، خاصة في اعقاب تنظيف الأنف أو العطس أو السعال، وكذلك قبل الأكل أو الطهي". وأوضح أنها أيضا فكرة جيدة أن "تعتاد على هذه العادة بعد أن تكون بالخارج في الأماكن العامة أو في وسائل النقل".
https://www.bbc.com/amharic/news-57278889
https://www.bbc.com/arabic/world-57291865
ኮሎኔል አሲሚ ጎይታ ኮሎኔል ጎይታ በዘጠኝ ወራት ውስጥ ሁለተኛውን መፈንቅለ መንግሥት አድርገው ሥልጣን ከያዙ ከሁለት ቀናት በኋላ ባለፈው ረቡዕ የማሊ ጊዜያዊ መንግሥት ፕሬዝደንት አድርገው እራሳቸውን ሾመዋል። በምርጫ ሥልጣን ይዘው የነበሩትን ፕሬዝዳንት ቡባካር ኬይታን ከመንበራቸው ባለፈው ነሐሴ ወር ያስወገዱት ወታደራዊ መሪው፤ የፕሬዝደንትነት ቦታውን እንዲይዙ ፍርድ ቤቱ ወስኗል። ከመጀመሪያው መፈንቅለ መንግሥት በኋላ ማሊን ወደ ሲቪል መንግሥት የሚመልሰውን አስተዳደር በጊዜያዊ ፕሬዝዳንትነት እና በጠቅላይ ሚኒስትርነት ሲመሩ የነበሩት ባህ ዳዋ እና ሞክታር ኦኔ በሁለተኛው መፈንቅለ መንግሥት አድራጊዎች ተይዘው ታስረዋል። ኮሎኔል ጎይታ ባልተጠበቀ ሁኔታ ፕሬዝዳንቱና ጠቅላይ ሚኒስትሩ ኃላፊነታቸውን አልተወጡም በሚል እንዲታሰሩ አድርገዋል። ነገር ግን ሁለቱ መሪዎች ከሥልጣናቸው እንዲለቁ ከተደረገ በኋላ ሐሙስ ዕለት ከእስር ተለቀዋል። አርብ እለት በፍርድ ቤት የተሰጠው ውሳኔ ኮሎኔል ጎይታ ጊዜያዊ ፕሬዝዳንት ሆነው "የአገሪቱን የሽግግር ሂደት አስከፍጻሜው እንዲመሩ" ኃላፊነት እንደተሰጣቸው አመልክቷል። የባለፈው ዓመት የመፈንቅለ መንግሥቱ መሪ ኮሎኔል አሲሚ ጎይታ የሽግግሩ መንግሥት ምክትል ፕሬዝዳንት ሆነው ሲያገለግሉ ነበር። መፈንቅለ መንግሥቱ የተካሄደው ጊዜያዊ አስተዳደሩ የአገሪቱ ጦር ሠራዊትን ሁለት ከፍተኛ መኮንኖችን ከሥልጣናቸው በማንሳት በሌላ ከተተኩ ከሰዓታት በኋላ ነበር። ይህን ተከትሎ የጊዜያዊ አስተዳደሩ ሹም ሽር በማድረጉ ኮሎኔል ጎይታ ቅሬታ አድሮበት ነው እርምጃውን የወሰደው ተብሏል። አርብ እለት ኮሎኔሉ ሥልጣን በኃይል ከያዙ በኋላ ለሕዝቡ ባደረጉት የመጀመሪያ ንግግራቸው "በጦር ሠራዊቱና በጸጥታ ኃይሉ መካከል ሊከሰት ከሚችለው ሥርዓት አልበኝነት ይልቅ መተባበርን መርጣናል" ሲሉ ለመፈንቅለ መንግሥቱ ምክንያታቸውን ጠቅሰዋል። ኮሎኔል ጎይታ ጨምረውም አዲስ ጠቅላይ ሚኒስትር እንደሚሾምና ምርጫ በሚቀጥለው ዓመት በተያዘለት ጊዜ ይካሄዳል ማለታቸውን ኤኤፍፒ ዘግቧል። የወታደራዊ ቡድኑ መሪ ኮሎኔል ጎይታ ባለፈው ዓመት የመሩትን መፈንቅለ መንግሥት ተከትሎ የ18 ወራት የሽግግር ምክር ቤት ተሰይሞ ነበር። ኮሎኔል ጎይታ የአገሪቱን ተመራጭ ፕሬዝዳንት ኢብራሂም ባቦካር ኬይታን ከሥልጣን በኃይል ሲያስወግዱ የአገሪቱ በርካታ የአገሪቱ ሕዝብ በደስታ አደባባይ ወጥቶ ነበር። ሆኖም ባለፉት 9 ወራት የታየው አዝጋሚ የለውጥ ሂደት ዜጎችን ቅሬታ ውስጥ ከቷቸው ነበር። የሠራተኛው ማኅበር የጠራው የሥራ ማቆም አድማም የአገሪቱን ምጣኔ ሀብት ማሽመድመድ ይዞ ነበር። ባለፈው ዓመትም መፈንቅለ መንግሥቱን ተከትሎ የምዕራብ አፍሪካ አገራት ማኅበር የሆነው ኢኮዋስ በዚያች አገር ማዕቀብ እጥላለሁ በማለቱ ነበር የሽግግር መንግሥት መመሥረት የተቻለው። በአገሪቱ እጇ ረዥም ነው የምትባለውና ማሊን ለዓመታት በቅኝ የገዛችው ፈረንሳይ፤ የአውሮፓ ኅብረት ማዕቀብ እንዲጥል አስደርጋለሁ ስትል ዝታለች። የባሕር በር አልባዋ ማሊ በአፍሪካ ድሃ አገራት ተርታ የምትመደብ ሲሆን የአገሪቱ በርካታ አካባቢዎች ልማት የማያውቃቸው ናቸው።
العقيد غويتا أعلن نفسه رئيسا مؤقتا للبلاد بعد استيلاء الجيش على السلطة مرة ثانية. وكان العقيد غويتا أعلن الأربعاء نفسه رئيسا مؤقتا، بعد يومين من استيلائه على السلطة، في ثاني انقلاب تشهده مالي، خلال تسعة أشهر. وكان هو أيضا قائد الانقلاب الأول في أغسطس/ آب، الذي أزاح الرئيس المنتخب، بوبكر كيتا، عن الحكم. وبررت المحكمة قرارها "بشغور منصب الرئيس". واعتقل الجيش الاثنين الرئيس المؤقت، باندو، ورئيس الوزراء، مختار عوان، المكلفين بقيادة البلاد في مرحلة انتقالية قبل تولي سلطة مدنية مقاليد الحكم. مواضيع قد تهمك نهاية وقال العقيد غويتا إن الرجلين "فشلا في المهمة" التي كلفا بها، وكان يسعيان إلى إحباط العملية الانتقالية في البلاد. وأفرج عنهما الخميس بعد استقالتهما. وجاء في قرار المحكمة الدستورية الجمعة أن العقيد، غويتا سيتولى مهام الرئيس المؤقت "لقيادة المرحلة الانتقالية إلى نهايتها". واستولى الجيش على السلطة الانتقالية بعد تعديل حكومي قال غيتا إنه تم دون استشارته. وكان من المفترض أن يُعين غويتا، في هذا التعديل، نائبا للرئيس. وأبعد التعديل الحكومي أيضا ضباطا عسكريين شاركوا في الانقلاب الأول من المناصب الوزارية التي كانوا يتولونها. ودافع العقيد غويتا الجمعة، في أول تصريح إعلامي له منذ الاستيلاء على السلطة، عن موقفه قائلا: "كان علينا الاختيار بين الفوضى والانسجام بين قوات الدفاع والأمن، فاخترنا الانسجام". وأضاف، حسب تقرير أوردته وكالة فرانس برس، أن رئيس الوزراء الجديد سيعين بعد أيام، وأن الانتخابات ستجري العام المقبل كما كان مقررا. لماذا تتكرر الاضطرابات في مالي من الصعب إجراء الإصلاحات بسرعة. كما أن مالي بلاد شاسعة ولكنها حبيسة، أي ليس لها واجهة بحرية، وأغلب مناطقها غير متطورة. وفي عام 2012، فسح انقلاب عسكري المجال للإسلاميين المتشددين لاستغلال الفوضى والسيطرة على شمالي البلاد. وساعدت القوات الفرنسية في استعادة المناطق الشمالية من المتشددين. ولكن الجماعات المسلحة واصلت هجماتها المتكررة في المنطقة بسبب الاضطرابات السياسية المستمرة. وأدت هذه الظروف إلى اهتزاز ثقة الناس في قدرة الجيش على دحر الجماعات المسلحة، التي وسعت عملياتها إلى دولتي بوركينا فاسو والنيجر المجاورتين.
https://www.bbc.com/amharic/48361914
https://www.bbc.com/arabic/science-and-tech-48364574
አዲስ በወጣው ሕግ መሰረት ሰዎች ከሞቱ በኋላ ወደ አፈርነት ለመለወጥ ከፈቀዱ ፍላጎታቸው እውን ይሆናል። አንድ ሰው ከሞተ በኋላ ግብአተ መሬቱን መፈፀም አልያም ማቃጠልን እንደሚቻል ሁሉ ይህም እንደ አማራጭ ይታያል። የመቃብር ስፍራ እጥረት ባለባቸው ከተሞችም ተግባራዊ አማራጭ ሆኖ ይቀርባል። • ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በቅርበት የተከታተሉት የእራት ግብዣ • ኤምአርአይ ምንድነው? • የሰዎችን ማንነት የሚለየው ቴክኖሎጂ እያከራከረ ነው የሟቾች አስክሬን እንዲበሰብስና አፈር እንዲሆን ከተደረገ በኋላ ቤተሰቦች አፈሩን በመውሰድ አበባ ወይም ዛፍ ሊተክሉበት፣ ሰብል ሊያለሙበት ይችላሉ። ይህ ሕግ የተፈረመው ማክሰኞ እለት ነው። ካትሪን ስፔድ ይህ ሕግ እንዲፀድቅ ስትወተውት የነበረ ሲሆን፤ ይህንን አገልግሎት የሚሰጥ የመጀመሪያውን ድርጅት አቋቁማለች። "የሟቾችን ገላ ወደአፈር መቀየር ከመቅበር፣ ከማቃጠል፣ ይልቅ ተፈጥሯዊ፣ ደህንነቱ የተጠበቀ፣ አስተማማኝ ሲሆን ውጤቱም የካርቦን ልቀትን የሚቀንስና የመሬት አጠቃቀማችንን የሚያስተካክል ነው" ብላለች ለፈረንሳዩ የዜና ወኪል በላከችው መግለጫ። የስፔድ ድርጅት የሰውን ገላ ለማፈራረስ በባለስድስት ጎን እቃ ውስጥ ካስቀመጡ በኋላ በአልፋልፋ፣ በእንጨት ስብርባሪና በሳር ይሞሉታል። ሳጥኑ በሚገባ ከታሸገ በኋላ በ30 ቀን ውስጥ ፍርስርስ ብሎ ሁለት ጋሪ አፈር ይወጣዋል። በአሁኑ ሰአት አካባቢን የማይጎዱ የቀብር ሥርአቶች እየተበረታቱ ይገኛሉ። ስዊድን የሰው ልጅን 'አፈር ነህና አፈር ትሆናለህ' በማለት አስቀድማ ሕጉን ያፀደቀች ሲሆን፤ በዩናይትድ ኪንግደም ያለሬሳ ሳጥን ወይንም የአፈርን ተፈጥሮ በማይጎዱ ሌሎች ነገሮች መቀበር በሕግ ፀድቋል።
تتضمن عملية "التسميد البشري" تحويل جثامين الموتى إلى سماد عضوي بطريقة حيوية طبيعية وبموجب القانون الجديد يحق للناس اختيار تحويل جثامينهم بعد الموت إلى تربة للزراعة. ويُنظر إلى هذه العملية على أنها بديل لعمليات حرق الموتى أو دفنهم، علاوة على أنها خيار عملي في المدن التي تندر فيها الأراضي المخصصة للمدافن التقليدية. وبعد تحويل الجثمان إلى سماد عضوي، يُسمح لأقارب الميت باستلام تلك المكونات التي يمكن استخدامها في زراعة زهور أو خضراوات، أو أشجار. ووقع جاي إنسلي، حاكم ولاية واشنطن، مشروع القانون الجديد ليتحول إلى قانون مفعل بداية من يوم الثلاثاء. وأسست كاترينا سبايد، التي أطلقت حملة لدعم إصدار هذا القانون، شركة تعتبر الوحيدة التي تقدم خدمة "تسميد البشر". وقالت سبايد لوكالة الأنباء الفرنسية فرانس برس: "يوفر تحلل الجثامين بديلا للتحنيط، أو الدفن، أو الحرق، لأنه حل طبيعي وآمن ومستدام، كما أنه يسهم في الحد من انبعاثات الكربون بصورة كبيرة، ويوفر تربة للزراعة". كيف تُجرى هذه العملية؟ قالت سبايد إن العملية التي تقوم بها شركتها تتضمن وضع الجثمان في حاوية سداسية الشكل، مليئة بنبات البرسيم، ورقائق الخشب، والقش، ومواد أخرى. وتُغلق الحاوية ليبدأ تحلل الجثمان بطريقة طبيعية خلال 30 يوما مخلفا كمية من التربة تكفي لملء عربتين من عربات اليد الصغيرة. وانتشرت بدائل الدفن الصديقة للبيئة في الفترة الأخيرة. وفي وقت سابق من الشهر الجاري، أُعلن أن جثمان الممثل الأمريكي الراحل ليوك بيري دُفن فيما يعرف بـ "سترة فطر عيش الغراب" في ولاية كاليفورنيا، وهي إحدى طرق التحلل الحيوي للجثامين. وقال جاي رهيم، صانع تلك السترة المكونة من مواد طبيعية تتحلل بشكل حيوي، إن هذه الطريقة في الدفن تقلل من المواد السامة والملوثة للبيئة التي تنتج عن تحلل أو حرق الجثامين. وتعد عملية تسميد البشر من طرق الدفن الشرعية في السويد أيضا، بينما يُعد الدفن "الطبيعي" - أي دون تابوت، أو في كفن قابل للتحلل الحيوي- من الممارسات المشروعة في بريطانيا.
https://www.bbc.com/amharic/53823764
https://www.bbc.com/arabic/world-53820926
ይህ የሆነው ባሳለፍነው ቅዳሜ እና እሁድ የኮሮናቫይረስ መነሻ እንደሆነች በምትታመነው ዉሃን ከተማ ነው። በዉሃን ማያ ባህር ዳርቻ የውሃ ፓርክ የታየው ይህ ትዕይንት ሌላው ዓለም በበሽታው ፍዳውን እያየ እርሷ ግን ሙሉ ለሙሉ ከበሽታው የተላቀቀች አስመስሏታል። ይህም በርካቶችን አነጋግሯል። ጥር ወር ላይ በወረርሽኙ ሳቢያ የእንቅስቃሴ ገደብ ጥላ የነበረችው ከተማዋ፣ ጭርታዋ ሰው የሚኖርበት ከተማ አትመስልም ነበር። የእንቅስቃሴ ገደቡ የተነሳው ሚያዚያ ወር ላይ ሲሆን ከግንቦት ወር አጋማሽ ጀምሮ በሁቤ ግዛትም ሆነ በከተማዋ ዉሃን ከሕብረተሰቡ ውስጥ በቫይረሱ የተያዘ ሰው አልተገኘም። በከተማዋ ለወራት ተጥሎ የቆየው የእንቅስቃሴ ገደብ መላላት ሲጀምር የገበያ ቦታዎችና የሕዝብ ትራንስፖርት አገልግሎት መስጠት ጀመሩ። ሰዎችም ቀስ በቀስ ወደ እንቅስቃሴ ተመለሱ፤ ይሁን አንጂ አሁንም አካላዊ ርቀትን መጠበቅና የአፍና አፍንጫ መሸፈኛ ማድረግ ግድ ነው። ሚያዚያ ወር መጀመሪያ ላይ የእንቅስቃሴ ገደቡ በተነሳበት ወቅት የሰርጋቸውን ቀን አራዝመው የነበሩ ጥንዶችም ለሰርጋቸው መጣደፍ ያዙ። ቀስ በቀስ ትምህርት ቤቶችም ተከፈቱ። ሕይወትም ወደ ቀደመው መልኳ መመለስ ጀመረች። ይሁን እንጂ ግንቦት ወር ላይ ስድስት ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸው መረጋገጡን ተከትሎ ከተማዋ ሁሉንም ሕዝቦቿን ለመመርመር እቅድ ያዘች። በቅርቡም ቫይረሱን ተቆጣጠረች። ሰኔ ወር ላይ ፊልም ማሳያ ቤቶች፣ የምሽት ገበያ ቦታዎች ፣ ፓርኮች፣ ቤተ-መፅሐፍትና ሙዚየሞች በተወሰነ መልኩ እንዲከፈቱ ተደረገ። ትልቅ ስብሰባዎችን ለማካሄድም ፈቃድ ተሰጠ። ዉሃን የቀደመው ሕይወቷን መልክ እየያዘች መጣች። ዛሬ ሕዝቦቿ በፓርኮች በብዛት ተሰባስበው ለመዝናናት በቅተዋል። የውሃ ፓርኩ ምክትል ሥራ አስኪያጅ በሳምንቱ መጨረሻ ቀናት 15 ሺህ የሚጠጉ ጎብኝዎች እንደነበሩ ተናግረው፤ ይህ ቁጥር በባለፈው ዓመት ተመሳሳይ ጊዜ ግማሽ ነበር ብለዋል። የቻይና ማህበራዊ ሚዲያ ተጠቃሚዎች በከተማ በዚህ መልኩ በርካቶች እንዲሰባሰቡ መፈቀዱን አድንቀዋል። በሌላ በኩል ደግሞ ይህ አደገኛ ነው ሊታሰብብት ይገባል ያሉም አሉ። በዉሃን ከግንቦት ወር አጋማሽ ጀምሮ በሕብረተሰቡ ውስጥ በኮሮናቫይረስ የተያዘ ሰው አልተመዘገበም። ከተማዋም 9.9 ሚሊየን የሚሆኑ ሕዝቦቿን መርምራለች። ባለሙያዎች ግን አሁንም በከተማዋ በቫይረሱ የተያዘ ሰው ባይኖርም፤ ከውጪ ሊገባ ይችላል፤ በመሆኑም በርካታ ቁጥር ያላቸው ሰዎች አንድ ላይ መሰባሰባቸው አደገኛ ነው ሲሉ እያስጠነቀቁ ነው።
الآلاف من سكان ووهان يقضون وقتا ممتعا في مهرجان موسيقي داخل حديقة مائية بالمدينه في 15 أغسطس/ اب إنها ليست صورة العام 2020 تحديدا، لكنها كانت مشهد نهاية هذا الأسبوع في مدينة ووهان الصينية، حيث ظهر فيروس كورونا لأول مرة أواخر العام الماضي. الصورة التي التقطت لمرتادي منتزه ووهان مايا بيتش المائي، وتبدو بعيدة جدا عن تفشي المرض الذي يواصل بقية العالم مكافحته، انتشرت بشكل واسع جدا. لا كمامات وجه ولا تباعد بين مرتادي المهرجانات الموسقية في ووهان إنها صورة بعيدة كل البعد عن الصور التي خرجت من ووهان عندما شهدت المدينة أول إغلاق تام في العالم في يناير/ كانون الثاني من هذا العام، حيث بدت كمدينة أشباح خالية من السكان والمركبات. رفعت قيود الإغلاق في أبريل/ نيسان، ولم تشهد مدينتا ووهان وهوبي أي حالات انتقال جديدة للفيروس محليا منذ منتصف مايو/ أيار. مواضيع قد تهمك نهاية عودة بطيئة إلى الحياة الطبيعية دخلت ووهان في إغلاق غير مسبوق في 23 يناير/ كانون الثاني، في وقت قتل الفيروس 17 شخصا وأصاب أكثر من 400. كان ذلك بعد أسبوع من تأكيد الصين إمكانية انتقال للفيروس من إنسان لآخر، وهو أمر لم يتم إثباته من قبل. بدت ووهان مدينة أشباح عندما تم إغلاقها في يناير/ كانون الثاني عزلت المدينة التي يبلغ عدد سكانها 11 مليون نسمة تماما عن بقية الصين، وخضع الآلاف من الأشخاص لفحوصات فيروس كورونا خلال الأشهر القليلة التالية وفرض عليهم الحجر الصحي. وألغيت جميع التجمعات العامة الكبيرة وطلب من الناس تجنب التجمع. وبحلول شهر مارس/ أذار، بدأ تخفيف إجراءات الإغلاق ببطء. وسُمح لفرد واحد من كل أسرة بمغادرة المجمع السكني لمدة ساعتين على الأكثر. وبدأت مراكز التسوق في إعادة فتح أبوابها. وبدأت وسائل النقل العام في العمل. وبدأ الناس في الخروج من منازلهم ببطء، على الرغم من أن التباعد الاجتماعي كان لا يزال قائما وكان ارتداء الكمامة أمر إلزاميا. وفي 8 أبريل/ نيسان، رفع الإغلاق رسميا عن ووهان. وسارع المخطوبون إلى الزواج، بعد تعليق خططهم لعدة أشهر. سارع المخطوبون بالزواج عندما رُفعت قيود الإغلاق في المدينة ولفترة من الوقت بدت الأمور وكأن الحياة عادت إلى طبيعتها، إذ أعيد فتح المدارس، وعادت الأعمال التجارية إلى نشاطها ببطء، واستأنف النقل العام حركته. عاد طلاب المرحلة المتوسطة في ووهان إلى المدرسة في مايو/ أيار لكن في 12 مايو/ أيار، سجلت ست حالات إصابة جديدة بالفيروس. ووضعت المدينة بشكل سريع خططا طموحة لفحص جميع السكان البالغ عددهم 11 مليون نسمة. وسرعان ما تمت السيطرة على تفشي المرض. وبعد شهر، في يوليو/ تموز، بدأت الحياة تعود إلى طبيعتها في معظم أنحاء الصين. وسُمح بإعادة فتح دور السينما في معظم المدن، كما سمح لبعض الحدائق والمكتبات والمتاحف بفتح أبوابها لكن بنصف سعتها، كما سمح بإقامة التجمعات الكبيرة. إحدى دور السينما في ووهان في يوليو/ تموز واليوم، يبدو أن الحياة عادت إلى طبيعتها في ووهان. فصور مرتادي الحفلات الذين حضروا مهرجان هوها ووتر إلكتريكال الموسيقي خلال عطلة نهاية الأسبوع خير دليل على ذلك، حتى أن المنظمين عرضوا تذاكر المهرجان للسائحات بنصف السعر في محاولة لجذب المزيد من الزوار. كما أعيد افتتاح ووهان هابي فالي، المنتزه الترفيهي الذي يحوي حديقة مايا المائية، في 25 يونيو/ حزيران، لكن ووفقا لنائب المدير العام، فإن المنتزه لم يبدأ في جذب المزيد من الزوار إلا في أغسطس/آب. وأضاف أن المنتزه يستقبل حاليا حوالي 15000 زائر في عطلة نهاية الأسبوع، أي حوالي نصف زوار العام الماضي.. وعبر الصينيون على وسائل التواصل الاجتماعي الصينية عن دهشتهم من السماح بإقامة مثل هذا الحدث الواسع النطاق في ووهان. كما نشرت تحذيرات أيضا على فيسبوك وتويتر. لكن ووهان لم تسجل أي حالة إصابة محلية بفيروس كورونا منذ منتصف مايو / أيار، بعد ان أخضغت السلطات هناك حوالي 9.9 مليون شخص في المدينة للفحوصات . و لا يوجد حاليا أي حظر على التجمعات الكبيرة في المدينة. الحياة في ووهان بعد انتهاء الإغلاق في غضون ذلك، يستمر الفيروس في الانتشار في أماكن أخرى، إذ أن هناك أكثر من 21 مليون حالة إصابة في جميع أنحاء العالم. وتواجه دول مثل نيوزيلندا وكوريا الجنوبية، التي يبدو أنها نجحت في احتواء الفيروس، موجة جديدة من الإصابات. لذلك قد يمر وقت طويل قبل أن تشعر البلدان الأخرى بالثقة في السماح باستئناف الأحداث والفعاليات المزدحمة.
https://www.bbc.com/amharic/news-56136265
https://www.bbc.com/arabic/art-and-culture-56134760
ራፐሩ ካንዬ ዌስትና ኪም ካርዳሺያንስ ላለፉት ሰባት ዓመታት በትዳር ተጣምረው የኖሩ ሲሆን አራት ልጆችንም አፍርተዋል። ሰማንያቸውን ሊቀዱ ነው፣ እህል ውሃቸው አብቅቷል የሚል ወሬ ለበርካታ ወራት ሲናፈስ ከቆየ በኋላ ቲኤምዚ የተሰኘው የታዋቂ ሰዎችን ጉዳይ የሚዘግበው ድረ ገጽ እውነት ነው ሲል ተናግሯል ። እንደ አሜሪካ መገናኛ ብዙኀን ከሆነ የ40 ዓመቷ ኪም ካርዳሺያን፣ በጋራ ያፈሯቸውን ልጆች በጋራ ለማሳደግ እንዲችሉ መጠየቋ የተዘገበ ሲሆን ጥንዶቹ ግን በጉዳዩ ላይ በይፋ አስተያየት አልሰጡም። ኪም ካርዳሺያንም ሆነች ካንዬ ዌስት በየግላቸው እጅግ በጣም ዝነኛ እና ስኬታማ ናቸው። ኪም ለመጀመሪያ ጊዜ ዝናን በእጇ ያስገባችው በ2007 በ E! ቴሌቪዥን ጣብያ ኪፒንግ አፕ ዊዝ ዘ ካርዳሺያንስ በተሰኘው የቤተሰቧን የእለት ተዕለት እንቅስቃሴን በሚያሳየው እውናዊ ተከታታይ የቴሌቪዥን ትርዒት ላይ ነው። ይህ እውናዊ የቴሌቪዥን ትርዒት ከተጀመረ ጀምሮ በተመልካች ዘንድ በጣም ዝነኛ ሲሆን 21ኛው እና የመጨረሻው ክፍል በሚቀጥለው ዓመት ይተላለፋል ተብሎ እቅድ ተይዞለታል። ኪም ካርዳሺያን ከቴሌቪዥን ትርዒቱ ባሻገር በሌሎች የንግድ መስኮችም እድል ፊቷን ያበራችላት ሴት ናት። ከሞባይል መተግበሪያ እስከ መዋቢያ ምርቶች ንግድ ውስጥ የተሰማራቸው ኪም ካርዳሺያንስ በፎርብስ የሃብታሞች ዝርዝር ውስጥ ሃብቷ 780 ሚሊዮን ዶላር መድረሱ ተመዝግቧል። ካንዬም ቢሆን ላለፉት 15 ዓመታት በራፕ ሙዚቃ ውስጥ ስሙን የተከለ ድምጻዊ ነው። ይህ የግራሚ ሽልማት አሸናፊ የሆነው ራፐር፣ በፋሽኑም መስክ የስኬት ፀሀይ ወጥቶለታል። ጥንዶቹ ከመጋባታቸው በፊት ለረዥም ጊዜ ጓደኛሞች የነበሩ ሲሆን ካንዬ ዌስት ለመጀመሪያ ጊዜ በቤተሰቡ እውናዊ የቴሌቪዥን ትርዒት ላይ በ2010 ቀርቧል። የጥንዶቹ የመጀመሪያ ልጅ ኖርዝ የምትባል ስትሆን እኤአ በ2013 ሰኔ ወር ላይ ነው የተወለደችው። ካንዬ ልጃቸው በተወለደችበት ዓመት ለኪም ካርዳሺያን የታገቢኛለሽ ጥያቄ ሲያቀርብ የሳን ፍራንሲስኮን ግዙፍ ስታዲያም ተከራይቶ፣ ኦርኬስትራ አደራጅቶ፣ ቤተሰቦቿ እና የቴሌቪዥን ፕሮግራሙ ካሜራ ባለሙያዎች በተገኙበት ነበር። በ2014 በጣሊያን ጋብቻቸውን የፈፀሙት ጥንዶቹ ሲሳሳሙ የተነሱትን ምስል በኢንስታግራም ላይ አጋርተውት በማህበራዊ ድረ ገፁ ታሪክ እጅጉን የተወደደ ምስል ተብሎ ተመዝግቧል። ከዚህ በኋላ ኪምና እህቷ የማህበራዊ ሚዲያን ተከታዮቻቸውን ተጠቅመው ወደ ስኬታማ የንግድ ስራ አምርተዋል። በሚቀጥለው ዓመት ኪም ወንድ ልጅ፣ ሴይንት ዌስት፣ ወልዳለች። ከዚያ በመቀጠልም ቺካጎ እና ፕስላም የተሰኙ ልጆችን አፍርተዋል። በ2016 ኪም ካርዳሺያን በፈረንሳይ ባረፈችበት ሆቴል ውስጥ ክትትል ሲያደርጉባት በነበሩ ሰዎች ዘረፋ ተፈጽሞባታል። ከዚያም በኋላ ባለፈው ዓመት ካንዬ ዌስት በአሜሪካ ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ ላይ እጩ ሆኖ ተሳትፏል። ለበርካታ ወራት የጥንዶቹ የፍቺ ወሬ ሲናፈስ ቆይቶ ኪም ካርዳሺያን በፍቺ ዙሪያ ጥርሷን የነቀለች ጠበቃ፣ ላውራ ዋሴር፣ መቅጠሯ ተሰምቷል።
وتزوج النجمان منذ نحو سبع سنوات، ولهما أربعة أبناء. وكان موقع "تي إم زد" لأخبار المشاهير أول من أورد خبر الطلاق، وذلك بعد أشهر انتشرت خلالها شائعات عن صعوبات يواجهها الاثنان في حياتهما الزوجية. وأشارت تقارير إلى أن كيم (40 سنة) طلبت حضانة قانونية ومادية مشتركة لأطفالهما. ولم يعلق أي من الزوجين على ما نُشر بشأن الطلاق. ويعد الزوجان من أشهر النجوم في العالم، وحقق كل منهما نجاحا كبيرا في مجاله. مواضيع قد تهمك نهاية ووجدت كيم طريقها إلى الشهرة في 2007 كبطلة لمسلسل من فئة تلفزيون الواقع عن عائلتها بقناة "إي" E!. ومنذ ذلك الحين، يتمتع المسلسل بشعبية واسعة. ويترقب جمهور المسلسل الموسم الحادي والعشرين والأخير منه العام المقبل. كما حققت نجمة تلفزيون الواقع نجاحا في قطاعات أعمال أخرى، من تطبيقات الهواتف الذكية وحتى مستحضرات التجميل. وتقدر مجلة فوربس ثروتها بحوالي 780 مليون دولار. واشتهر ويست بعدد كبير من الأغنيات التي حققت نجاحا كبيرا حول العالم، مثل "غولد ديغر". كما أنه من أكبر الأسماء في عالم موسيقى الراب منذ حوالي 15 سنة. كما حقق المطرب، الحاصل على جائزة غرامي، نجاحا في مجال تصميم الأزياء. وجمعت الاثنين علاقة صداقة امتدت لسنوات قبل الزواج. وقد ظهر ويست في مسلسل تلفزيون الواقع الخاص بعائلة كارداشيان للمرة الأولى في عام 2010. وأنجب الزوجان أول أطفالهما، التي تُدعى نورث، في 2013. وفي العام نفسه، أجّر ويست ملعب سان فرانسيسكو جيانتس وأوركسترا، حيث طلب الزواج من كارداشيان أمام أسرتها وكاميرات مسلسل تلفزيون الواقع. وتزوج النجمان في إيطاليا في مايو/ أيار 2014. وحينها أصبحت صورتهما وهما يتبادلان قبلة في الزفاف الصورة الأكثر تلقيا لإعجاب المستخدمين بموقع إنستغرام على الإطلاق. وبحلول ذلك الوقت، حولت كارداشيان وشقيقاتها وسائل التواصل الاجتماعي إلى نوع من الفن، إذ دفعت قاعدة متابعيهم العريضة أعمالهن لتحقيق المزيد من النجاح والشهرة. ورزق الزوجان بأول ذكر من أبنائهما، وهو ساينت ويست، في العام التالي للزواج. وبعدها أنجب الزوجان طفلين آخرين، هما شيكاغو وسالم، عبر أم بديلة بعد أن عانت كيم من مشكلات صحية خطيرة أثناء الحملين السابقين. ولا يغيب الزوجان كثيرا عن عناوين أخبار الصحف منذ ذلك الحين، خاصة منذ أن تعرضت كارداشيان للسرقة تحت تهديد السلاح في باريس عام 2016. وأعلن ويست ترشحه لرئاسة الولايات المتحدة العام الماضي، لكن لم يحالفه التوفيق. وأثناء حملته الانتخابية، صدرت عنه تصرفات غريبة، وهو ما دفع كارداشيان إلى التحدث عن الأمر. وقالت نجمة تلفزيون الواقع في ذلك الوقت إن زوجها يعاني من الاضطراب ثنائي القطب، ودعت جمهوره ووسائل الإعلام للتعاطف معه. وانتشرت شائعات عن طلاق النجمين على مدار الأشهر القليلة الماضية وسط تكهنات بلجوء كارداشيان إلى المحامية المعروفة لورا واسر. ونشر موقع بايدج سيكس أن كيم كانت على وشك التقدم بطلب الطلاق في يناير/ كانون الثاني الماضي، زاعمة أن ويست قضى موسم عطلة أعياد الميلاد بعيدا عن الأسرة.
https://www.bbc.com/amharic/news-49457662
https://www.bbc.com/arabic/world-49449217
በፕሬዘዳንቱ ውሳኔ መሰረት በጥብቅ ተፈጥሯዊ ሥፍራና በድንበር አካባቢ ወታደሮች ይሰማራሉ። ውሳኔው ይፋ ከመደረጉ አስቀድሞ የአውሮፓ መሪዎች ብራዚል ላይ ከፍተኛ ጫና እያደረጉ ነበር። "ወታደር እንደመሆኔ የአማዞን ጫካን እወደዋለሁ፤ ልታደገውም እፈልጋለሁ" ሲሉ ፕሬዘዳንቱ ንግግር አድርገዋል። ወታደሮቹ ይሠማራሉ የተባለው ለአንድ ወር ሲሆን፤ የመከላከያ ሚንስትሩ ፈርናንዶ አዜቬዶ ኤ ሲልቫ ሂደቱን ያስፈጽማሉ ተብሏል። • 'የዓለም ሳምባ' የሚባለው አማዞን ጫካ በአስፈሪ ሁኔታ እየነደደ ነው ብራዚል በአማዞን ጫካ የተከሰተውን እሳት ለማጥፋት ያላሰለሰ ጥረት ካላደረገች ፈረንሳይና አየርላንድ ከሰሜን አሜሪካ ጋር ሊያደርጉት የነበረውን የንግድ ስምምነት እንደማያጸድቁ ተናግረዋል። የብራዚል ፕሬዘዳንት በበኩላቸው መሪዎቹ "በአማዞን ደን የተነሳውን እሳት አስታከው ማዕቀብ መጣል አይችሉም" ሲሉ ተችተዋል። በአሁን ወቅት የአውሮፓ ሕብረት ካውንስል መሪ የሆነችው ፊንላንድ የገንዘብ ሚንስትር፤ የአውሮፓ ሕብረት የብራዚል የሥጋ ምርት ላይ ማዕቀብ እንዲጥል ጠይቀዋል። የተፈጥሮ ጥበቃ ላይ የሚሠሩ ቡድኖች ባሳለፍነው አርብ በመላው ብራዚል ሰላማዊ ሰልፍ አድርገው ነበር። በተለያዩ አገሮች የሚኖሩ ብራዚላዊያንም ተቃውሟቸውን እያሰሙ ይገኛሉ። • አከራካሪው የትምህርትና ሥልጠና ፍኖተ ካርታ የዓለም ግዙፉ ደን እንዲሁም "የዓለም ሳምባ" እየተባለ የሚሞካሸው አማዞን የሙቀት መጠን መጨመር ጋብ እንዲል ከፍተኛ አስተዋጽኦ ያበረክታል። አማዞን የአንድ ሚሊየን ሰዎች መኖሪያ ከመሆኑ በተጨማሪ ከሦስት ሚሊየን በላይ ለሚሆኑ እጽዋትና እንስሳት መገኛም ነው። የጀመርኗ መራሔተ መንግሥት አንግላ መርኬል፣ የፈረንሳዩ ፕሬዘዳንት ኢማኑኤል ማክሮን እና የእንግሊዝ ጠቅላይ ሚንስትር ቦሪስ ጆንሰን እሳቱን "ዓለም አቀፍ ቀውስ" ብለውታል። አንግላ እና ኢማኑኤል በ ጂ-7 ውይይት ላይ የአማዞን ደን እሳት ለውይይት መቅረብ እንዳለበትም ገልጸዋል። • ከሶማሌላንድና የመን የመጣው አንበጣ በአምስት ክልሎች ተከስቷል የተባበሩት መንግሥታት ዋና ጸሀፊ አንቶንዮ ጉቴሬዝ በትዊት ገጻቸው ላይ "ዓለም በአየር ንብረት ለውጥ ቀውስ ውስጥ በምትገኝበት በዚህ ወቅት፤ ቀዳሚ የኦክስጅን ምንጫችን የሆነው የአማዞን ደን አደጋ ውስጥ መውደቅ አይገባውም" የሚል መልዕክት አስተላልፈዋል። የብራዚሉ ፕሬዘዳንት ጃዬር በበኩላቸው፤ የፈንሳዩ ፕሬዘዳንት ኢማኑኤልን ጨምሮ በርካታ መሪዎች በአማዞን ጉዳይ ጣልቃ የሚገቡት "ለፖለቲካ ጥቅም ነው" በማለት ትችት ሰንዝረዋል። ብራዚል የአማዞን ደንን ለመጠበቅ በቂ ጥረት እያደረገች አይደለም የሚለውን አስተያየት "መሰረተ ቢስ ወሬ" በማለት ፕሬዘዳንቱ አጣጥለዋል። አገሪቱ ጫካውን ለመጠበቅ "አዳዲስ ሕጎች አውጥታለች" ሲሉም ተደምጠዋል። አገሪቱ ሞቃታማ የአየር ሁኔታ በምታስተናግድበት ወቅት ሁሉ እሳት እንደሚነሳም ተናግረዋል። ከብሔራዊ የህዋ ምርምር የወጣ የሳተላይት መረጃ እንዳመለከተው የእሳት ቃጠሎው 85 በመቶ ጨምሯል። ፕሬዘዳንቱ ግን "ወቅቱ አርሶ አደሮች አዲስ ሰብል ለመትከል መሬት የሚያቃጥሉበት ወቅት ስለሆነ ነው" ብለው ቁጥሩን አልተቀበሉም። የተፈጥሮ ጥበቃ ባለሙያዎች እንደሚሉት፤ የብራዚል ፕሬዘዳንት አርሶ አደሮች የአማዞንን ደን እንዲመነጥሩ ያበረታታሉ። የምረጡኝ ቅስቀሳ ባካሄዱበት ወቅት፤ ደኑ ላይ ጉዳት የሚያደርሱ ግለሰቦች የሚጣልባቸውን ቅጣት እንደሚያለዝቡ ተናግረው ነበር። የአገሪቱን የአካባቢ ጥበቃ ተቋም ለማዳከምም ቃል ገብተው ነበር።
تهم نشطاء البيئة بلسنارو بتشجيع المزارعين على قطع الأشجار وإزالة الغابات المطيرة وقال في خطاب متلفز إن "حرائق الغابات يمكن أن تحدث في أي بلد ولا ينبغي استخدامها كذريعة للعقوبات الدولية". ومن المقرر أن يتم إرسال الجنود إلى المحميات الطبيعية والأراضي التي يسكنها السكان الأصليون بالإضافة إلى المناطق الحدودية. وجاء إعلان بولسنارو بعد ضغوط شديدة من زعماء أوروبيين هددوا بإلغاء صفقة تجارية كبيرة مع الكتلة الرئيسية في أمريكا الجنوبية (ميركوسور) بسبب موقف بولسونارو بشأن البيئة. وقال الرئيس الأمريكي، دونالد ترامب، إنه تحدث هاتفياً إلى الرئيس بولسونارو، وأخبره أن الولايات المتحدة مستعدة للمساعدة. وكانت فرنسا وإيرلندا هددتا بوقف التصديق على اتفاقية تجارية ضخمة مع دول أمريكا الجنوبية ما لم تفعل البرازيل المزيد لمكافحة نيران غابات الأمازون. وقال الرئيس الفرنسي إيمانويل ماكرون إن "الرئيس جائير بولسونارو كذب عليه بخصوص موقفه من التغير المناخي". ووافقت مجموعة السبعة الأوروبية على إدراج القضية في اجتماعها في نهاية هذا الأسبوع في فرنسا. حرائق غابات الأمازون ويتهم نشطاء البيئة بلسنارو بتشجيع المزارعين على قطع الأشجار وإزالة الغابات المطيرة، كما يقولون إن الحرائق مرتبطة بسياسات بولسونارو، وهو ما ينفيه. وهناك حاليا العديد من الحرائق في غابات المطر في حوض الأمازون، وهي مصدر مهم للأكسجين في العالم. وعبر زعماء أوروبيون آخرون عن تخوفهم من الحرائق. وقال رئيس الوزراء البريطاني بوريس جونسون إنه "قلق جدا" بسبب التأثير الكارثي المحتمل لفقدان عدد كبير من الأشجار على البيئة. ووصفت المستشارة الألمانية أنغيلا ميركل الحرائق بأنها "حالة طوارئ خطيرة" وأن تأثيرها سيكون أبعد من البرازيل ليشمل العمل بأسره. وكان بولسناروا اتهم الرئيس ماكرون بالتدخل لأهداف سياسية، ووصف الدعوة لمناقشة الموضوع في قمة الدول السبع الكبرى التي ستعقد في فرنسا ولن تحضرها البرازيل بأنها تنم عن "عقلية استعمارية". ويقول ماكرون ورئيس الوزراء الإيرلندي ليو فارادكار إنهما لن يصادقا على الاتفاقية التجارية المذكورة ما لم تظهر البرازيل التزاما بحماية البيئة. احتجاج أمام السفارة البرازيلية في لندن وقد تم التوصل إلى الاتفاقية التجارية بين الاتحاد الأوروبي والكتلة الأمريكية الجنوبية المكونة من الأرجنتين والبرازيل وأوروغواي وباراغواي بعد عشرين عاما من المفاوضات، ووصفت بأنها أكبر اتفاقية يوقعها الاتحاد الأوروبي حتى الآن وسوف تخفض أو تلغى بموجبها الرسوم التجارية بين الطرفين. وستمكن الاتفاقية الشركات الصناعية الأوروبية من الوصول إلى أسواق الدول المذكورة بمنتجاتها الصناعية ومنها السيارات، كما ستساعد الدول على الجانب الآخر على تصدير منتجاتها الزراعية ومنها لحم البقر والسكر والدواجن إلى دول الاتحاد الأوروبي.
https://www.bbc.com/amharic/news-54367499
https://www.bbc.com/arabic/world-54373784
በቅፅል ስሙ "የትዊተሩ ገዳይ የሚል ስያሜ የተሰጠው ታካሂሮ ሺራይሺ በቁጥጥር ስር የዋለው ከሶስት አመታት በፊት ነበር፥ በቤቱም ውስጥ የገደላቸው ሰዎች የሰውነትም አካላትም መገኘትም ጃፓንያውያንን አስደንግጧል። ከነዚሀም መካከል የተቆረጠ ጭንቅላት፣ አጥንት በማቀዝዣና በሳጥንም ውስጥ ተገኝቷል። በዚህ ሳምንት ረቡዕም በመዲናዋ ቶክዮ የቀረቡበት ክሶች በሙሉ ትክክል መሆናቸውንም ተናግሯል። ጠበቆቹ በበኩላቸው ደንበኛቸው ግድያዎቹን ፈፅሜያለሁ ቢልም ከተገዳዮቹ ፍቃድ አግኝቷል ብለውም እየተከራከሩ ነው። ስለዚህም በግድያ ወንጀል ሳይሆን ግድያ በፍቃድ በሚልም እንዲቀየርም የጠየቁ ሲሆን ይህም ሁኔታ ተቀባይነት ካገኘም ከስድስት- ሰባት ወራት በሚቆይ እስር ይቀልለታል ተብሏል። ታካሂሮ 'የትዊተሩ ገዳይ' ከጠበቆቹ ጋር አይስማማም ለአገሬው ጋዜጣ እንደተናገረው ግለሰቦቹን ለመግደል ፈቃድ እንዳላገኘ ነው። "ጭንቅላታቸው ጀርባ ቁስል ይታያል። ይህም ማለት እንዳያስቸግሩኝ የመታኋቸው ነው፤ እንድገድላቸው ፈቃድ አላገኘሁም" በማለት መናገሩንም ጋዜጣው በትናንት ዕትሙ አስነብቧል። ታካሂሮ በግድያዎቹ ወንጀሎች ጥፋተኛ ሆኖም ከተገኘ በጃፓን ህግ መሰረት የስቅላት ቅጣት ይጠብቀዋል። የፍርድ ሂደቱ የመላ ጃፓናውያንን ቀልብ ሰቅዞ የያዘ ሲሆን በትናንትናው እለትም 600 የሚሆኑ ሰዎች ፍርድ ቤት ለመግባትና ለመከታተል ተሰልፈው መታየታቸውም ተዘግቧል። አቃቤ ህግ ባቀረበው ክስ መሰረት ታካሂሮ የትዊተር ገፁንም የከፈተው ራሳቸውን ማጥፋት የሚፈልጉ ሴቶችን በቀላሉ ለማግኘትም ነበር። ሴቶቹም ቀላል ኢላማ ሆነውለታል። ከሟቾቹ መካከል ስምንቱ ሴቶች ሲሆኑ ሶስቱ ደግሞ የሁለተኛ ደረጃ ተማሪ ናቸው። የአስራ አምስት አመት ታዳጊና አራቱ ደግሞ በሃያዎቹ የእድሜ ክልል የሚገኙ ናቸው። ታካሂሮ የገደለው ብቸኛው ወንድም 20 አመቱ ሲሆን የጠፋችበት የሴት ጓደኛው የት አደረስካት በሚል እሰጣገባ በተፈጠረ ግጭት ነው ተብሏል። የ27 አመቱ ታካሂሮ እነዚህን ሴቶች በቀላሉ ራሳቸውን የሚያጠፉበት መንገድ እንዳለውና ራሱንም አብሯቸው እንደሚያጠፋ ገልጾላቸዋል። በትዊተር ገፁም ላይ "በከፍተኛ ህመም ላይ ያሉ ሰዎችን መርዳት እፈልጋለሁ። በማንኛውም ሰዓት በመልእክት ሳጥኔ በቀጥታ መልእክታችሁን አድርሱኝ" ይላል።
تاكاهيرو شيرايشي إثر اعتقاله في عام 2017 واعتقل تاكاهيرو شيرايشي، الذي يُطلق عليه لقب "قاتل تويتر" ، في عام 2017 في أعقاب العثور على أشلاء من أجساد القتلى في شقته. وقال لمحكمة في العاصمة طوكيو يوم الأربعاء إن المزاعم ضده "كلها صحيحة". لكن محاميه يحاجج بأن التهم الرسمية الموجهة إليه ينبغي تخفيفها لأن الضحايا وافقوا على ما يبدو على قتلهم. وإذا أُدين بالقتل، فإن شيرايشي يواجه عقوبة الإعدام شنقا. مواضيع قد تهمك نهاية واجتذبت القضية اهتماما واسعا، إذ أن أكثر من 600 شخص اصطفوا في مقاعد شرفة الجمهور الــ 13 لمشاهدة أول جلسة استماع الأربعاء، حسب وسيلة الإعلام اليابانية العامة NHK . ما الذي حصل؟ يقول الادعاء إن المتهم افتتح حسابا في تويتر في مارس/آذار 2017 بهدف "الاتصال بالنساء اللاتي يفكرن في الانتحار، واللاتي اعتبرهن أهدافا سهلة". ثمانية من ضحاياه نساء وإحداهن تبلغ من العمر 15عاما. وقالت وسائل إعلام يابانية إن الذكر الوحيد من بين الضحايا كان يبلغ من العمر 20 عاما، وقُتِل بعدما واجه شيرايشي بشأن مكان وجود صديقته. ويُعتقد أن شيرايشي، البالغ من العمر 29 عاما، استدرج ضحاياه بالقول إن في استطاعته المساعدة في قتل أنفسهم وفي بعض الحالات ادعى أنه سيقتل نفسه إلى جانبهم. وورد في حسابه على تويتر الكلمات الآتية "أريد أن أساعد الناس الذين يشعرون فعلا بالألم. يُرجى إرسال رسالة لي في أي وقت". وسلطت الأضواء لأول مرة على عمليات القتل المتسلسلة عندما كانت الشرطة تحقق في اختفاء امرأة شابة، والتي اتضح لاحقا أنها إحدى الضحايا. وزار ضباط شقة شيرايشي في مدينة زاما، قرب طوكيو، حيث عثروا على أشلاء. ماذا يقول محاموه؟ يجادل محامو شيرايشي بأن الضحايا وافقوا على قتلهم، ولهذا ينبغي تخفيف التهم إلى "القتل بالموافقة". وتنطوي هذه التهمة على عقوبة بالسجن تتراوح ما بين 6 أشهر و 7 سنوات. بيد أن التقارير تشير إلى أن شيرايشي يختلف مع محاميه. وقال لصحيفة محلية تسمى ماينيشي شيمبان إنه قتل ضحاياه بدون الحصول على موافقتهم. وأضاف في تعليقات نُشِرت الأربعاء "هناك كدمات تم رصدها في خلف الرؤوس. ويعني هذا أنه لم يتم الحصول على إذن قتلهم، وقمت بذلك حتى لا يقاوموا". ما أصداء جرائم القتل؟ صدمت جرائم القتل الشارع الياباني. وعندما كُشِفَت في عام 2017، ولدَّت نقاشا جديدا على مواقع الإنترنت التي تناقش الانتحار. وأشارت الحكومة آنذاك إلى أنها قد تطرح قوانين جديدة. وتسببت عمليات القتل في تغيير تويتر لقواعده، إذ أدخل عليها تعديلات حتى "لا يروِّج المستخدمون أو يشجعوا الانتحار أو إيذاء النفس". وقال كبير المديرين التنفيذيين في تويتر، جاك دورسي، آنذاك إن القضية "محزنة للغاية". وتعاني اليابان من واحد من أكثر معدلات الانتحار في الدول الصناعية بالرغم من أن الأرقام تدنت منذ طرح إجراءات وقائية منذ أكثر من عقد مضى.