doc1_url
stringlengths
36
42
doc2_url
stringlengths
35
94
doc1
stringlengths
350
6.98k
doc2
stringlengths
167
19.5k
https://www.bbc.com/amharic/news-54486908
https://www.bbc.com/arabic/world-54496325
በቫይረሱ በሟች ቁጥርም ከአሜሪካ እየተከተለች ሲሆን በቫይረሱ በተያዙ ሰዎችም ቁጥር ብዛት ከአሜሪካና ከህንድ ተከትላ ሶስተኛ ደረጃ ላይ ትገኛለች። በአገሪቱ በቫይረሱ የተያዙ ሰዎችም ቁጥር ከአምስት ሚሊዮን የተሻገረው በዚሁ ሳምንት ነው። የአገሪቱ ፕሬዚዳንት ጄይር ቦልሶናሮ ወረርሽኙን በማጣጣል እንዲሁም የተለያዩ ባለሙያዎች መመሪያዎችን አገሪቷ እንድትጥል የሰጧቸውን ምክር ችላ በማለት ይወቀሳሉ። በደቡብ አሜሪካ ካሉት አገራትም ጋር ሲነፃፀር ከፍተኛ ሞት የተመዘገባት ሲሆን ትልቋ ከተማ ሳኦ ፖሎም ክፉኛ ከተጎዱት መካከል ናት። ከጤና ሚኒስቴር በተገኘውም መረጃ መሰረት ወረርሽኙ ከተከሰተ ጀምሮ የሞቱት ሰዎች ቁጥር 150 ሺህ 198 ሲሆን 5 ሚሊዮን 82 ሺህ 637 ብራዚላውያንም በቫይረሱ ተይዘዋል። በቀጠናው ክፉኛ ከተመቱት መካከል ብራዚልን እየተከተለች ባለችው ኮሎምቢያ ደግሞ 27 ሺህ 495 ዜጎቿን በወረርሽኙ ያጣች ሲሆን 894 ሺህ 300 ሰዎችም በቫይረሱ መያዛቸውን አረጋግጣለች። በአሁኑ ሰዓት በብራዚል የሟቾች ቁጥር በተወሰነ መልኩ የቀነሰ ሲሆን በባለፉት ሁለት ወራትም 1 ሺህ ሟቾች እየተመዘገቡ ነበር። ፕሬዚዳንቱ የእንቅስቃሴ ገደቦችን ባለመጣል እንዲሁም በሽታውን "ቀለል ያለ ጉንፋን ነው" በማለታቸውም ውርጅብኝን አስተናግደዋል። ሆኖም ራሳቸውም በኮሮናቫይረስ ተይዘው የነበሩት ፕሬዚዳንት ትችቱን አይቀበሉትም። ምክትል ፕሬዚዳንቱ ሃሚልተን ሙራዎም የመንግስታቸውን አካሄድ በመደገፍ ህዝቡ አካላዊ ርቀቱን ባለመጠበቁ ነው ወረርሽኙ የተዛመተው በማለት ህዝቡን ወንጅለዋል።
ساو باولو هي المدينة الأكثر تضرراً في البرازيل ولدى البرازيل ثاني أعلى عدد وفيات بفيروس كورونا في العالم، بعد الولايات المتحدة، وثالث أكبر عدد من الحالات بعد الولايات المتحدة والهند. كما تجاوزت البلاد خمسة ملايين إصابة إجمالية في وقت سابق من هذا الأسبوع. وكان الرئيس جاير بولسونارو اتُهم بالتقليل من مخاطر الفيروس طوال الوباء، متجاهلاً نصائح الخبراء بشأن التدابير التقييدية. وسجلت البرازيل حتى الآن أكبر عدد من الوفيات في أمريكا الجنوبية، وكانت ولاية ساو باولو الأكثر تضرراً. وفقًا للأرقام الصادرة عن وزارة الصحة، توفي 150 ألف و198 شخصاً في البرازيل بسبب كوفيد 19 منذ تسجيل أول حالة وفاة في مارس/آذار، وتأكدت إصابة 5082637 شخصاً بالفيروس. وفي كولومبيا، ثاني أكثر دولة تضرراً في المنطقة، توفي 27495 شخصاً وتأكدت إصابة 89300. ومع ذلك، فإنّ العدد اليومي للحالات الجديدة في البرازيل يتراجع ببطء منذ أن استقر في الصيف، عندما كان هناك حوالي ألف حالة وفاة جديدة يومياً على مدى شهرين. وكان تعامل بولسونارو مع الوباء -و قراره بمعارضة إجراءات الإغلاق وإعطاء الأولوية للاقتصاد - مثيراً للانقسام إلى حد كبير. كما تم انتقاده لتقليل خطر كوفيد-19، بما في ذلك من خلال وصفه بأنه "إنفلونزا صغيرة". ومع ذلك، رفض الرئيس مراراً هذه الانتقادات، حتى عندما أصيب هو نفسه بالفيروس في يوليو/تموز. وفي أغسطس/آب، دافع نائب الرئيس البرازيلي هاميلتون موراو أيضاً عن نهج الحكومة، وألقى باللوم على عدم الانضباط بين البرازيليين في الفشل في الحد من انتشار الفيروس من خلال تدابير التباعد الاجتماعي.
https://www.bbc.com/amharic/news-47975295
https://www.bbc.com/arabic/world-47963284
ሻሚማ ቤገም እ.አ.አ 2015 እንግሊዝን ለቃ ስትወጣ የ15 ዓመት ታዳጊ ነበረች ነገርግን በአስራዎቹ የእድሜ ክልል የምትገኘው ሻሚማ ቤገም የእስላማዊ ታጣቂ ቡድኖች ምልክት ሆና መውጣት ከጀመረች አንስቶ ይህ እየተለወጠ መጥቷል። • “ኢትዮጵያ አዲስ የጥላቻ ንግግር ህግ አያስፈልጋትም” አቶ አብዱ አሊ ሂጂራ ሻሚማ ከሁለት ጓደኞቿ ጋር በመሆን የእስላማዊ ቡድኑን ( አይ ኤስ) የተቀላቀለችው ከአራት ዓመታት በፊት ነበር። እርሷ እንደምትለው በወቅቱ የቤት እመቤት ነበረች። ቢሆንም ግን የእንግሊዝ ባለስልጣናት "ተመልሰሽ ከመጣሽ፤ አደጋ ሊገጥምሽ ይችላል" ሲሉ የእንግሊዝ ዜግነቷን እንደተነጠቀች ከተናገሩ በኋላ ውሳኔውን ለማስቀየር የህግ ድጋፍ ለማግኘት አቤቱታዋን አሰምታለች። ሴቶችና ሽብርተኝነት የሻሚማ ቤገም ጉዳይ ሴቶች በሽብርተኝነትና በእስላማዊ ታጣቂ ቡድን ውስጥ በንቃት መሳተፋቸውን በተመለከተ በርካታ ጥያቄዎችን አስነስቷል። የጥናት ተቋሙ ሩሲ ያካሄደው ጥናት እንደሚያመላክተው 17 በመቶ የሚሆኑት ሴቶች የሚመለመሉት ከአፍሪካ ነው። በሌላ በኩል ደግሞ የእስላማዊ ታጣቂ ቡድን በኢራቅና በሶሪያ በሚያካሂዳቸው የውጪ ምልመላወቹ 13 በመቶ የሚሆኑት ሴቶች መሆናቸው በሌላ ጥናት ተገልጿል። ሌሎች የሚወጡ በርካታ መረጃዎች እንደሚያሳዩት ጉዳዩ የተወሳሰበና ቁጥሩም ከዚህም ሊልቅ ይችላል። ከአራት ዓመታት በፊት ሻሚማ ቤገም (በቀኝ በኩል) ከሁለት ጓደኞቿ አሚራ አባሴ እና ካዲዛ ሱልታና በጋትዊክ አየር መንገድ የጥናት ማዕከሉ ሩሲ የቀደሙ ጥናቶች እና ሌሎች ምርምሮች በአፍሪካ ለበርካቶች ሕይወት መጥፋት ተጠያቂ በሆኑት በአል ሻባብ እና በእስላማዊው ቡድን (አይ ኤስ) ውስጥ ሴቶች ያላቸውን ሚና መርምረዋል። በአል ሻባብ እንቅስቃሴዎች በቀጥታም ይሁን በተዘዋዋሪ የተሳተፈችን አንዲት ሴት ቃለ መጠይቅ ያደረጉት አጥኝዎች፤ ሴቶቹ እንዴት እንደሚመለመሉና ጥቃቶች ላይ መሳተፋቸው በሴቶቹ በራሳቸው ላይ የሚያደርሰውን ተፅዕኖ መለየት ችለዋል። • ሴቶች 'ፌሚኒስት' መባልን ለምን ይጠላሉ? ጥናቱ የተሰራው በኬንያ በሚገኝ የትምህርት ተቋም ሲሆን ድርጅቱ የእነርሱን ልምድና ከማህበረሰቡ ጋር ያላቸውን ትስስር በማየት ለእንደዚህ አይነት አደጋዎች የሚያጋልጡ ምክንያቶችን ለመለየትና ለመቀነስ ይሰራል። አይ ኤስ እና አል ሻባብ በሁለቱ የሽብር ቡድኖች የሴቶች ሚና የተለያየ ነው። በአል ሻባብ ውስጥ ያሉ ሴቶች በአብዛኛው በተለመደና ባህላዊ በሆነ መንገድ ሚስት በመሆን፣ አጥፍቶ ጠፊ አሊያም በቤት ውስጥ ሥራ በመስራት የሚሳተፉ ሲሆን አንዳንዴም የወሲብ ባሪያ ይደረጋሉ። እነዚህ ሴቶች ሌሎች አዳዲስ አባላትን ለመሳብ ይረዳሉ። በኬንያ የተሰራ አንድ የጥናት ግኝት እንዳመለከተው ሴቶች በሌሎች ይሳቡ የነበሩት የሥራ እድል እንደሚያገኙላቸው ቃል ስለሚገቡላቸው፣ በገንዘብ እርዳታና በሚሰጧቸው የምክር አገልግሎት ነበር። ለምሳሌ ሂዳያ (እውነተኛ ስሟ አይደለም) ልብስ ሰፊ ስትሆን የንግድ ሥራዋን እንደሚያስፋፋላት ቃል በገባላት አንድ ጓደኛዋ አማካይነት ነበር የሽብር ቡድኑን የተቀላቀለችው። ከዚያም ከምትኖርበት ቦታ ወደ ሶማሊያ አመራች። በኤይ ኤስ በኩል ግን ብዙ ጊዜ ሴቶች የሚመለመሉት በአብዛኛው በኢንተርኔት (ኦን ላይን) ሲሆን የቡድኑን እምነትና አቋም በማንፀባረቅ በእንቅስቃሴያቸው ሁሉ ንቁ ተሳትፎ ያደርጋሉ። • የተነጠቀ ልጅነት እዚህ ላይ የሻሚማን ጉዳይ ማንሳት ይቻላል። የእርሷ መመልመል በአይ ኤስ በኩል የፕሮፓጋንዳቸው አንድ ድል ተደርጎ ይቆጠራል። በአንዳንድ ቅድመ ሁኔታዎች ላይ የተመሰረተ ቢሆንም በአይ ኤስ ውስጥ ያሉ ሴቶች እንደ ዶክተርና የጤና ባለሙያዎች ሆነው ያገልግላሉ። ለቡድኑ በጠቅላላ የሞራል ድጋፍ የሚሰጡ ኃይል ሆነውም ይሰራሉ። በቅርቡ ቡድኑ በኢራቅና በሶሪያ ያለውን ግዛት ሲያጣ ሴቶችን በግምባር ቀደምትነት አሰልፎ ነበር። ቡድኑ 'አል ናባ' በሚለው ጋዜጣውም ለሴቶቹ የጅሃድ ጥሪን አቅርቦላቸዋል። ባለፈው ዓመትም በሶሪያ ይህንኑ ሲያደርጉ የሚያሳይ ተንቀሳቃሽ ምስልም ተለቋል። ምንም እንኳን በቡድኑ ውስጥ የሚታዩ ልዩነቶች የድርጅቱን ገፅታ ቢያጠለሹትም አንዳቸው ባንዳቸው እየተበረታቱ ቀጥለዋል። አል ሻባብ በሸሪዓ የሚተዳደር እስላማዊ መንግሥት ለመመስረት በሚሞክርበት ሶማሊያ፤ ሴቶች ፊት አውራሪ ሆነው ሲታገሉና በአጥፍቶ መጥፋት ሲሳተፉ ታይተዋል። • አይ ኤስን ተቀላቅላ የነበረችው እንግሊዛዊት ዜግነቷን ልትነጠቅ ነው በአል ሻባብ የተፈጸሙ የአጥፍቶ ጠፊ ጥቃቶች ላይ የተደረገ ጥናት እንደሚያሳየው ከአውሮፓውያኑ 2007 እስከ 2016 ድረስ ከተፈጸሙ ጥቃቶች መካከል 5 በመቶ የሚሆኑት የደረሱት በሴቶች ነው። የቦኮ ሃራም እስላማዊ ቡድን ተንሰራፍቶ ባለባቸው እንደ ናይጀሪያ ያሉ ሌሎች የአፍሪካ አገራትም የአጥፍቶ ጠፊ ጥቃቶች ለማድረስ ሴቶችን ይጠቀሙባቸዋል። ሴቶች የጂሃዳዊ ቡድኖችን ለምን ይቀላቀላሉ? ጥናቶች እንደሚያስረዱት ሴቶቹ ለእነዚህን ቡድኖች እንዲመለመሉ የሚያደርጉ በርካታ ምክንያቶች አሉ። ወንዶች የቡድኖቹ አባል ለመሆን የሚያነሳሳቸው ፅንፍ ያለው ርዕዮተ ዓለምና የገንዘብ ማግኛ ምንጭ የመሆኑ ምክንያት ለሴቶችም ይሰራል። ይሁን እንጂ በተለየ መልኩ ሴቶች ቡድኑን እንዲቀላቀሉ የሚያደርጉ ምክንያቶች አሉ፤ ከእነዚህም መካከል ሴቶች ፆታን መሰረት ባደረጉ ሚናዎች መታለላቸው ነው። • በአንድ ቤተሰብ አባላት የተቀነባበረው የሽብር ጥቃት አንድ ጥናት እንዳመለከተው አል ሻባብ ወጣት ሙስሊም ሴቶች በትምህርታቸው እየገፉ ሲሄዱ የጋብቻ ሁኔታቸውን እንደሚያጓትትባቸው በመንገር ያግባቧቸዋል። "የሚያገባኝ፣ የሚጠብቀኝና የሚንከባከበኝ ባል ካገባሁ ለምን ራሴን በትምህርት አጨናንቃለሁ?" ስትል የናይሮቢ ዩኒቨርሲቲ ተማሪ የሆነች አንዲት ሴት አጥኝዎቹን ጠይቃቸው እንደነበር በምሳሌነት ቀርቧል። ሌሎቹ ደግሞ ሥራ፣ ገንዘብና ሌሎች እድሎችን ለማግኘት ሲሉ ወደ ቡድኑ ይሳባሉ። ምንም እንኳን ቡድኑን መቀላቀላቸው አደገኛ መሆኑን ቢያውቁም አንዳንዶቹ ካለፈቃዳቸው ይመለመላሉ። ልክ እንደ ሻሚማ ቤገም ሁሉ በቡድኖቹ ውስጥ በንቃት እንደማይሳተፉ ቢናገሩም ያለፈቃዳቸው የሚያደርጓቸው ነገሮች ነበሩ፤ በመሆኑም አንዳንዶቹ ራሳቸውን እንደ ተጠቂ እንጂ እንደ ሽብርተኛ ቡድን አባል አድርገው አይቆጥሩም። አንዳንዶቹ ደግሞ በአንዳንድ ጉዳዮች ፈቃደኛ እንዳልነበሩ በመግለፅና የነበራቸውን ኃላፊነት በመካድ ከማህበረሰቡ ጋር ዳግም ለመቀላቀል ምክንያት አድርገው ይጠቀሙበታል። የተሃድሶ መንገዶች ከዚህ ቀደም አባል የነበሩትም ሆኑ አሁን የተመለሱ ጥቃት አድራሾች ከድርጊታቸው ሊመለሱ የሚችሉባቸው የተሃድሶ ዘዴዎች አሉ። አብዛኞቹ በሴቶች ላይ ትኩረት ያደርጋሉ። የህግ እንዲሁም የፀጥታና ደህንነት አካላት ቀድሞ ለመከላከል፣ ለተሃድሶና፣ መልሶ ከህብረተሰቡ ጋር ለመቀላቀል የሚያስችሉ ህጎችን ሲያረቁ ሴቶች የሽብር ቡድኖችን ጥለው የወጡበትን ምክንያት በውል ሊረዱ ይገባል። • "ኢትዮጵያ የከሸፈች ሀገር እየሆነች ነው" ሻለቃ ዳዊት ለምሳሌ፣ አንዳንዶቹ የት እንዳሉ የማይታወቁ አሊያም የሞቱ ልጆች አሏቸው፤ ሌሎቹ ደግሞ በደረሰባቸው የመደፈር ጥቃትና ወሲባዊ ትንኮሳ የአዕምሮ ጤና ችግር ስላጋጠማቸው የምክር አገልግሎት ያስፈልጋቸዋል። ሴቶች አፍራሽ በሆነው የሽብርተኛ ቡድን ያላቸውን ሚና አስመልክቶ መንግሥታት በትኩረት ሊከታተሉት ይገባል። ይህ የሚጀምረውም የሥርዓተ ፆታ ልዩነትን በመረዳትና በሽብር ቡድኖች ውስጥ ሴቶች ያላቸው ተሳትፎና በራሳቸው ላይ ለሚመጣው ጉዳት ነዳጅ ሆኖ እያገለገለ እንደሆነ መረዳት ያስፈልጋል። ይህ ደግሞ አደጋዎችን ለመከላከልና የሽብር ቡድኑን የሚቀላቀሉ ሴቶችን ቁጥር ለመቀነስ ይረዳል።
لكن نساءً شاركن في الإرهاب ودعمنه تم تجاهلهن أحيانا. وقد تغيّر ذلك عندما وُصفت المراهقة شميمة بيغوم بـ "فتاة الغلاف" لتنظيم الدولة الإسلامية بعد أن عُثر عليها في مخيم للاجئين السوريين. وقبل أربع سنوات، غادرت شميمة المملكة المتحدة برفقة صديقتين للانضمام لتنظيم الدولة، لكنها تزعم أنها لم تكن أكثر من "مجرد ربة منزل". لكن وزير داخلية المملكة المتحدة قرر تجريدها من الجنسية البريطانية، قائلا: "يجب أن تكون هنالك تبعات، إذا دعمتَ الإرهاب". وتسعى شميمة للحصول على مساعدة قانونية للطعن على قرار وزير الداخلية. نساء مشاركات في التطرف أثارت قضية شميمة عددا من التساؤلات حول المشاركة الفاعلة للنساء في عمليات تطرف عنيفة مع تنظيم الدولة وجماعات أخرى. وتوصلت دراسة للمعهد الملكي للخدمات المتحدة إلى أن 17 في المئة من المجندين المتطرفين في أفريقيا هم من النساء، بينما أشار بحث منفصل إلى أن 13 في المئة من المجندين الأجانب في تنظيم الدولة الإسلامية في العراق وسوريا هم من الإناث. وقد تكون الأرقام الدقيقة أعلى من ذلك. شميمة بيغوم (يمين) برفقة صديقتين، في مطار غاتويك عام 2015 وركزت دراسات مدعومة من المعهد الملكي للخدمات المتحدة ودراسات أخرى على استقصاء الأدوار التي تلعبها المرأة في تنظيمات كالدولة الإسلامية، وحركة الشباب التي تعتبر إحدى أكثر الجماعات المسلحة دموية في أفريقيا. وأجرى الباحثون مقابلات مع نساء ممن شاركن بشكل مباشر أو غير مباشر في أنشطة حركة الشباب، وذلك للكشف عن الكيفية التي تجندن بها، وعن مدى تأثرهن جراء المشاركة في نشاط متطرف عنيف. واضطلع بالبحث أكاديميون في كينيا، مستعينين بخبرتهم الطويلة وبشبكات عملهم في مجتمعات تتهددها الراديكالية. "تنظيم الدولة الإسلامية" والشباب تختلف الأدوار المنوطة بالنساء باختلاف الجماعات. وعادة ما تضطلع النساء في حركة الشباب بما يمكن اعتباره أدوارا تقليدية، كزوجات للمقاتلين وخادمات في المنازل، كما اضطلعن أحيانا بالعمل كمحظيات. كما يمكن لهن أيضا المساعدة في اجتذاب أعضاء جدد. وكشفت دراسة في كينيا عن أن نساء اجتذبتهن أخريات ممن وعدنهن بوظائف وبدعم مالي وبالإرشاد. وفي تنظيم الدولة، عادة ما تقوم النساء بأعمال التجنيد -خاصة على الإنترنت- وبالاضطلاع بدور فاعل في الترويج لمعتقدات الجماعة. وفي حالة شميمة بيغوم، يمكن اعتبار تجنيدها بمثابة انتصار للدعاية، رغم قولها إنها لم تفعل في سوريا أكثر من الاعتناء بزوجها وأطفالها. وفي تنظيم الدولة الإسلامية، يُسمح للنساء بالخدمة كطبيبات وعاملات رعاية صحية، وفق قيود محددة. كما أن التنظيم يمتلك فريقا كله من النساء في شُرطة الآداب. ومؤخرا، وبعد أن فقد التنظيم ما كان يسيطر عليه من مناطق في العراق وسوريا، بات لديه استعداد بأن يضع النساء في خطوط أمامية، مستخدما مجلته على الإنترنت التي تحمل اسم "النبأ" في دعوة النساء إلى الجهاد، وقد بث مقطع فيديو العام الماضي ظهرت فيه العديد من النساء في ساحات قتال في سوريا. على أن الاختلافات بين الجماعات لم تعد واضحة على نحو متزايد، بعد أن باتت تلك الجماعات تقلد بعضها البعض. وفي الصومال، حيث تحاول حركة الشباب تدشين دولة إسلامية تحتكم إلى الشريعة، رُصدت نساء في جبهات قتالية أو يقمن بعمليات انتحارية. وتوصل تحليل للهجمات الانتحارية التي تبنتّها حركة الشباب في الفترة ما بين عامي 2007 و2016 إلى أن خمسة في المئة من منفذيها كانوا إناثا. كذلك الحال في بقاع أخرى من أفريقيا، مثل نيجيريا حيث استخدمت بوكو حرام سيدات في تنفيذ تفجيرات انتحارية. سالي-آن جونز أصبحت مجندة لصالح تنظيم الدولة وسافرت إلى سوريا، حيث يُعتقد أنها قتلت في غارة جوية لطائرة بلا طيار عام 2017. لماذا تنضم نساء للجماعات الجهادية؟ ثمة عوامل تدفع المرأة إلى التجند في تلك الجماعات. وإلى حد ما، يظهر أن دوافع الرجل في هذا الصدد يمكن أن تصلح كدوافع للمرأة؛ كالانجذاب لأيديولوجية قوية ومنافع مالية. لكن ظهرت كذلك تكتيكات تستهدف المرأة، كالدعوة للعودة إلى دورها التقليدي الطبيعي كأنثى. وفي هذا الصدد، كشفت دراسة عن أن القائمين على التجنيد في حركة الشباب عزفوا على وتر إحساس بعض الفتيات المسلمات بعدم الأمان فيما يتعلق بفُرص الزواج إذا هنّ تابعن تعليمهن العالي. وقالت إحدى طالبات الجامعة في نيروبي للقائمين على الدراسة: "إذا وجدتُ رجلا يتزوجني ويحميني، فلماذا أرهق نفسي بالدراسة والتعلم؟" ويبدو أن أخريات انجذبن للتجنّد عبر وعود بالحصول على وظائف وأموال وفرص أخرى. ومع ذلك، قالت العديد من النساء اللائي تحاور معهن الباحثون، إنهن تجنّدْن رغما عن إرادتهن. وكشميمة بيغوم، زعم بعضهن أنهن لم يشاركن بشكل فاعل في نشاطات الجماعات التي جُندن فيها، أو أنهن شاركن رغما عن إرادتهن. وقالت بعضهن إنهن كن ضحايا. وبينما يُحتمل أن بعضهن أُرغم بشكل ما، فإن إنكار المسؤولية يعد طريقة مفيدة في محاولة الاندماج من جديد في المجتمع الأكبر. طريق إعادة التأهيل ثمة عدد من طرق إعادة التأهيل تُستخدم مع مقاتلين سابقين أو عائدين، لكن عددا قليلا من تلك الطرق مُعدّة خصيصا للنساء. و يحتاج المشرعون والقائمون على الخدمات الأمنية، لدى وضع استراتيجيات للوقاية وإعادة التأهيل وإعادة الدمج، إلى مراعاة مسائل تتعلق بالآثار التي لحقت بالنساء القادمات من منظمات متطرفة. فبعضهن على سبيل المثال رجعن بأطفال قُتل آباؤهم أو فُقدوا، وثمة أخريات في حاجة إلى علاج نفسي من صدمات أصبن بها جراء تعرضهن للاغتصاب والاعتداءات الجنسية. ومن الأهمية مراعاة تلك القضايا عند النظر في دور المرأة في التطرف العنيف، لأن ذلك قد يساعد في التوصل لأفضل الطرق في التعامل معهن، والحيلولة دون انضمام مزيد من النساء للجماعات المتطرفة.
https://www.bbc.com/amharic/news-52328124
https://www.bbc.com/arabic/world-52334201
የከተማዋ ባለስልጣናት እንዳሉት ይህ አሃዝ ሊጨምር የቻለው አዲስ በተገኙ ቁጥሮችና ከሆስፒታል ውጪ የሞቱ ሰዎችን በማካተቱ ነው። ቻይና በአገሯ የተከሰተው የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ያደረሰውን ጉዳት ሸፋፍናለች በማለት የተለያዩ ወገኖች ቢከሷትም በበሽታው የሞቱ ሰዎችን ቁጥር እንዳልደበቀች በተደጋጋሚ እየተናገርች ነው። አስራ ሚሊዮን የሚደርስ ነዋሪ ያለት ዉሃን ከተማ ወረርሽኙ ከተከሰተባት በኋላ ለሦስት ወራት ያህል ዝግ ሆና አስከ ቅርብ ጊዜ ድረስ መግባትና መውጣት ተከልክሎባት ቆይታ ነበረ። ከተማዋ የምትገኝበት የማዕከላዊ ቻይናዋ ሁቤይ ግዛት ባወጣው አዲስ አሃዝ መሰረት በበሽታው የሞቱት ሰዎች ቁጥር 3,869 የደረሰ ሲሆን ይህም በመላዋ ቻይና የሟቾቹን አጠቃላይ መጠን ወደ 4,600 ከፍ አድርጎታል። በጆንስ ሆፕኪንስ ዩኒቨርስቲ መረጃ መሰረት ቻይና ውስጥ 84 ሺህ የሚጠጉ የበሽታው ተጠቂዎች የተገኙ ሲሆን በዚህም በዓለም ሰባተኛዋ አገር ሆናለች። ወረርሽኙ የቻይናን ምጣኔ ሃብት ክፉኛ የጎዳው ሲሆን በዚህ በአስርት ዓመታት ታይቶ በማይታወቅ ሁኔታ የፈረንጆች ዓመት የመጀመሪያ ሦስት ወራት ውስጥ ማሽቆልቆሉ ተነግሯል። ዛሬ አርብ የዉሃን ከተማ ባለስልጣናት ባወጡት መግለጫ ላይ እንዳመለከቱት በበሽታው በሞቱ ሰዎች አሃዝ ላይ የተደረገው ክለሳ የቀብር አስፈጻሚዎችና እስር ቤቶችን ጨምሮ ከተለያዩ ምንጮች የተገኙ መረጃዎች በመካተቱ ነው ብሏል። በተጨማሪም ቀደም ሲል በቁጥሩ ውስጥ ያልተካተቱት ከሆስፒታሎች ውጪ በቤታቸው ውስጥ በበሽታው ምክንያት ህይወታቸው ያለፈ ሰዎች መኖራቸው የቁጥር ለውጡን እንዳስከተለ ተነግሯል።
رفعت مؤخراً بعض من القيود المشددة في مدينة ووهان وأصرّت الصين على عدم التستر على الرقم الجديد الذي عزاه مسؤولون إلى التقارير المحدّثة وإلى حالات الوفاة خارج المستشفيات. ووجهت اتهامات سابقة إلى الصين بالتقليل من شأن حدّة تفشي الفيروس. في ووهان، أمضى 11 مليون نسمة، شهوراً تحت قيود الإغلاق المشددة قبل أن تقرر السلطات مؤخراً تخفيف بعضها. ورفعت التقارير الأخيرة من أرقام الوفيات في المدينة إلى 3869. مواضيع قد تهمك نهاية وكانت الصين قد أعلنت عن 8400 حالة مؤكدة لتأتي في المركز السابع عالمياً من حيث عدد الإصابات، بحسب جامعة جون هوبكينز. وتأثّر اقتصاد البلد سلباً بشدّة في الربع الأول من العام وذلك للمرة الأولى منذ عقود. كيف تفسّر الصين ارتفاع عدد الوفيات؟ قال مسؤولون في مدينة ووهان في بيان الجمعة إن ارتفاع عدد الوفيات يعود إلى ورود معلومات جديدة من مصادر مختلفة، من بينها سجلّات السجون ومراكز الجنازات. ولم تسجّل سابقاً حالات الوفاة خارج المستشفى جراء الفيروس مثل الأشخاص الذين ماتوا في منازلهم. وجاء في البيان أن "التحقق من الاحصاءات جاء عقب جهود السلطات للتأكد من أن جميع المعلومات حول فيروس - 19 في المدينة، متاحة، شفافة ودقيقة". وأضاف أن القطاعات الصحية أصيبت بالارتباك في البداية. وتمّ الإبلاغ عن حالات خاطئة وتمّ إغفال حالات أخرى. وأن نقص الاختبارات في المراحل الأولى مؤشر على أنه لم يتم التعرف على كثير من المصابين. وقال المتحدث باسم لجنة الصحة الوطنية في الصين، مي فنغ، إن عدد الوفيات الجديد جاء بعد "مراجعة شاملة" للبيانات المتعلقة بالوباء. وقالت وزارة الخارجية في مؤتمرها الصحفي اليومي، إن الاتهامات بالتستر التي أثارها الرئيس الأمريكي دونالد ترامب ، لا أساس لها من الصحة. وقال متحدث "لن نسمح بأي تستّر (للمعلومات)". لماذا تثير الأرقام الجديدة في الصين القلق؟ ويأتي الإعلان عن الأرقام المنقّحة وسط تزايد المخاوف عالمياً، من أن تكون أعداد الوفيات الحقيقة في الصين، أقلّ من المعلن عنها رسمياَ. كما أثيرت تساؤلات حول معالجة السلطات في بكين لأزمة الوباء في مراحله الأولى. وكانت السلطات الصينية قد باشرت باجراء تحقيق حول التهاب رئوي سببه فيروس، بعد ظهور حالات حالات الإصابة الأولى في ووهان.
https://www.bbc.com/amharic/news-51780956
https://www.bbc.com/arabic/science-and-tech-52662849
በዚህም ሳቢያ ወረርሽኙ የወቅቱ የዓለም ሕዝብ ስጋት ሆኗል። ስለዚህ ስለበሽታው ምንነትና እራስን ለመከላከል መደረግ ስላለበት ጥንቃቄ ጠቃሚ መረጃዎችን እነሆ። የኮሮናቫይረስ በሽታ ምልክቶች የትኞቹ ናቸው? የኮሮናቫይረስ የመተንፈሻ አካላት በሽታ ሲሆን ሲጀምር በትኩሳት ሲሆን በማስከተልም ደረቅ ሳል ይነረዋል። ከሳምንት በኋላ ደግሞ የትንፋሽ ማጠርን ያስከትላል፤ በዚህ ሳቢያም አንዳንድ በበሽታው የተያዙ ሰዎች የህክምና እርዳታ ሊያስፈልጋቸው ይችላል። የእነዚህ ምልክቶች መታየት ግን በበሽታው የመያዝ ምልክት ላይሆን ይችላል። ምክንያቱም ምልክቶቹ ከተለመዱት የጉንፋንና የኢንፍሉዌንዛ ምልክቶች ጋር ተመሳሳይ ነው። ኮሮናቫይረስ የከፋ በሚሆን በት ጊዜ ኒሞኒያን፣ ሳርስን፣ የውስጥ አካላት ሥራ ማቆምን እንዲሁም ሞትን ሊያስከትል ይችላል። በዕድሜ የገፉና አስም፣ የስኳር በሽታ፣ የልብ ህመምን የመሳሰሉ ቀደም ሲል የነበሩ የጤና ችግሮች ያሉባቸው ሰዎች በበሽታው ሲያዙ በጠና የመታመም ዕድላቸው ከፍተኛ ነው። ሰዎች በበሽታው ከተያዙ በኋላ ምልክቶችን እስከሚያሳዩ ድረስ እስከ 14 ቀናትን ሊወስድ እንደሚችል የዓለም የጤና ድርጅት ገልጿል። ነገር ግን አንዳንድ አጥኚዎች ምልክት የማየቱ ነገር አስከ 24 ቀናት ድረስ ሊቆይ እንደሚችል ጠቁመዋል። እንዴት እራሴን መጠበቅ እችላለሁ? የጤና ተቋማት እንደሚሉት በሽታውን ለመከላከል እጅን በመደበኝነት በደንብ መታጠብ እጅግ ጠቃሚ ነው። እስካሁን በሽታው እንዴት እንደሚተላለፍ በእርግጠኝነት የሚታወቅ ነገር የለም። ነገር ግን የኮሮና አይነት ቫይረሶች በበሽታው የተያዙ ሰዎች በሚያስሉበትና በሚያስነጥሱበት ወቅት በሚያወጧቸው ጥቃቅን ጠብታዎች አማካይነት ነው። ስለዚህም ስናስልና ስናስነጥስ አፍንጫና አፋችንን በሶፍት ወይም በክርናችን እንሸፍን፤ ፊታችንን እጃችንን ሳንታጠብ አንንካ። በተጨማሪም ከታመሙ ሰዎች ጋር የቀረበ ንክኪ ከማድረግ መቆጠብ በሽታውን ለመከላከል ያግዛል። የህክምና ባለሙያዎች እንደሚሉት የፊት መሸፈኛ ጭንብሎች የሚፈለገውን ያህል በሽታውን ለመከላከል አያስችሉም። 'የኮሮናቫይረስ አለብኝ ብዬ ካሰብኩ ምን ማድረግ አለብኝ?' በበሽታው ተይዣለሁ ብለው የሚያስቡ ሰዎች አስፈላጊውን ምክርና የህክምና ድጋፍ ለማግኘት ለሚመለከታቸው የጤና ተቋማት ማሳወቅ አለባቸው። በበሽታው ተያዞ ይሆናል ተብሎ ከሚታሰብ ሰው ጋር የቀረበ ንክኪ ከነበረዎት፤ እራስዎን ለተወሰነ ጊዜ ከሌሎች ሰዎች አግልለው እንዲቆዩ ሊነገርዎት ይችላል። ስለዚህ በበሽታው ከተያዙ ሰዎች ጋር የሚኖርን የቀረበ ንክኪ ማስወገድ ይኖርብዎታል። በሽታው ከተከሰተባቸውና ከሌሎች አገራት የተመለሱ ከሆነ ምናልባትም ለተወሰነ ጊዜ እራስዎን አግልለው መቆየት ሊያስፈልግዎት ይችላል። ኮሮናቫይረስ ምንያህል አደገኛ ነው? ሊድንስ ይችላል? የዓለም ጤና ድርጅት ከ56 ህሙማን ላይ በሰበሰበው መረጃ መሰረት በኮሮናቫይረስ ከተያዙ አምስት ሰዎች መካከል አራቱ ቀለል ያሉ የበሽታውን ምልክቶች ብቻ ያሳያሉ። በዚህም መሰረት፡ ምንም እንኳን አሃዞቹ አስተማማኝ ባይሆኑም በበሽታው ከተያዙት መካከል የሚሞቱት ሰዎች ብዛት ዝቅተኛ እንደሆነ ተስተውሏል፤ ይህም ማለት በበሽታው ከተያዙ ሰዎች መካከል ከመቶው አንድ ወይም ሁለቱ ብቻ የሚሆኑት ናቸው ለሞት የሚዳረጉት። በአሁኑ ጊዜ በሺዎች የሚቆጠሩት በህክምና ላይ ያሉ ሲሆን ሊሞቱ ይችላሉ። በዚህም ሳቢያ የሞት መጠኑ በመቶኛ ከፍ ሊል ይችላል።
وبات الحديث عن الوباء والفيروس المسبب له مهيمنا على وسائل الإعلام والتواصل الاجتماعي وفي مختلف الأوساط العلمية والشعبية. نحاول هنا أن نقدم لكم نموذجا تفاعليا يعرفكم بأبرز التعريفات المتعلقة بالمرض والفيروس المسبب له وتأثيراته وأعراضه وسبل الوقاية منه.
https://www.bbc.com/amharic/news-55367978
https://www.bbc.com/arabic/world-50685055
ወጣቷ በአገሪቷ ሰሜናዊ ግዛት ኡታር ፕራዲሽ ጥቃቱ ከተፈፀመባት በኋላ ሆስፒታል ገብታ ነበር። ይሁን እንጂ በደረሰባት ከፍተኛ ጉዳት ሳቢያ ሕይወቷ ሳይተርፍ ቀርቷል። የአስራ ዘጠኝ አመቷ ታዳጊ በህንድ የማህበረሰብ አመዳደብ መሰረት ዝቅተኛ ስፍራ የተሰጣቸውና ዳሊት የሚባሉ ሲሆኑ በቀደመው ወቅትም የማይነኩ የማይባሉ ናቸው። የደፈሯትም አራት ወንዶች ከላይኛው መደብ የሚመደቡ ናቸውም ተብሏል። የወጣቷ ሞት በዚህ ዓመት መጀመሪያ ላይ በመላ አገሪቷ እንዲሁም በዓለም አቀፍ ደረጃ ቁጣን ቀስቅሶ ነበር። የዚህ ወንጀል ምርመራ የተያዘበት አግባብም በስፋት ሲተች ነበር። የአካባቢው ፖሊስ ሆነ ብሎ ጉዳዩን እያድበሰበሰ ነው የሚሉ ክሶችም ነበሩ። ይህንን ተከትሎም ጉዳዩ ወደ ሕንድ ማዕከላዊ የምርመራ ቢሮ እንዲተላለፍ ተደርጓል። አራቱ ተጠርጣሪዎች ወጣቷን በሃትራስ አካባቢ በሚገኝ ሜዳ ላይ ጥቃት በመፈፀም እንደደፈሯት ተገልጿል። ከሁለት ሳምንታት በኋላም ሕይወቷ አልፏል። ቤተሰብ ያለ ዕውቅናቸው ቀብሯ ተፈፅሟል በማለት ፖሊስን ወንጅለዋል፤ በህንድ የቀብር ባህል ስነ ስርአትም መሰረትም አስከሬኗን አቃጥለውታል ብለዋል። ባለሥልጣናት ግን ይህንን አላደረግንም ሲሉ ክሱን አስተባብለዋል። በቡድን መደፈሯና መገደሏ ሁኔታ በአገሪቷ በከፍተኛ ሁኔታ ቁጣን የቀሰቀሰ ሲሆን ያለ ቤተሰቦቿ እውቅና በዚህ መንገድ መቀበሯም "ኢሰብዓዊ ውሳኔ" ነው በማለት ተሟጋቾች ማውገዛቸው የሚታወስ ነው አንድ የመንግሥት ባለሥልጣንም በተደረገ የአስክሬን ምርመራ የወንድ ፈሳሽ ባለመገኘቱ ወጣቷ እንዳልተደፈረች በመግለፅ፤ "ለሞት የተዳረገችውም በትንኮሳ ሳቢያ በተፈጠረባት ጭንቀት ነው" ሲሉ ተናግረው ነበር። ከስምንት ዓመታት በፊት በደልሂ በአውቶብስ ውስጥ የተፈፀመ የመድፈር ወንጀልና ግድያ ዓለም አቀፍ ቁጣን መቀስቀሱ ይታወሳል። ይህንንም ተከትሎ በአገሪቷ የመድፈርና ወሲባዊ ጥቃት ጉዳይ ትኩረት ተሰጥቶታል። ይህም አገሪቷ የነበራትን የመድፈር ወንጀል ሕግ እንድትቀይር ምክንያት ሆኗል። ይሁን እንጂ አሁንም በሴቶች ላይ የሚፈፀም ጥቃት አልቀነሰም።
الآلاف احتجوا أمام قسم شرطة حيدر آباد بعد مقتل الطبيبة البيطرية، واتهموا الشرطة بالتقاعس وكان الرجال محتجزين لدى الشرطة، التي اصطحبتهم إلى موقع الجريمة في الساعات الأولى من يوم الجمعة. وذكرت الشرطة لبي بي سي أن أفرادها أطلقوا الرصاص على المتهمين أثناء محاولاتهم سرقة سلاح الضباط والهرب. وعُثر على بقايا جثة الفتاة المغتصبة، وهي طبيبة بيطرية، يوم الخميس الماضي، الأمر الذي أجج الغضب والاحتجاجات ضد "تقاعس الشرطة". وبعد مقتل المتهمين الأربعة، قالت والدة الطبيبة لبي بي سي إن "العدالة قد تحققت". مواضيع قد تهمك نهاية كما احتفل الجيران بإطلاق الألعاب النارية، وخرج الآلاف إلى الشوارع احتفاءً بتصرف الشرطة. ماذا حدث يوم الجمعة؟ قال مسؤول عن شرطة حيدر آباد لبي بي سي إن الشرطة اقتادت المتهمين إلى موقع الجريمة لإعادة تمثيلها. وأطلق أفراد الشرطة عليهم الرصاص عندما حاولوا سحب الأسلحة منهم والهرب. وأصيب اثنان من أفراد الشرطة في هذه المحاولة. وتعرضت الشرطة للكثير من الانتقادات إثر اغتصاب ومقتل الطبيبة البيطرية الشابة، إذ اتهمت أسرة الضحية السلطات بالتقاعس. والدة الضحية قالت إن العدالة تحققت رد فعل أسرة الضحية زارت مراسلة بي بي سي، ديبثي باثيني، أسرة الضحية في منزلها. ورأت الجيران يحتفلون بخبر مقتل المتهمين عن طريق إطلاق الألعاب النارية وتوزيع الحلوى. وقالت والدة الضحية: "لا أعرف كيف أعبر بالكلمات عن سعادتي. أشعر بالسعادة والحزن في نفس الوقت لأن ابنتي لن تعود أبدا". وأضافت: "روح ابنتي في سكينة الآن، العدالة تحققت، لم أظن أبدا أن العدالة ستتحقق، ويجب ألاّ تمر أي فتاة بما حدث لابنتي". وأوضحت أنها تريد أن تصبح القوانين ضد الاعتداء الجنسي والاغتصاب "أكثر صرامة"، قائلة: "يجب أن يخاف الرجال من مجرد التحديق بامرأة خشية تعرضهم للعقاب". وقالت شقيقة الضحية إن تصرف الشرطة "لم يكن متوقعا على الإطلاق". وأضافت: "كنت أتوقع حدوث محاكمة، وأن تتحقق العدالة في ساحة القضاء. ما حدث لن يعيد شقيقتي للحياة، لكنه سبب للراحة. وبعد تصرف الشرطة هذا، سيفكر الناس مرتين قبل الإقدام على مثل هذه الجريمة". الناس نثروا أوراق الورود على المكان الذي عُثر فيه على بقايا الضحية "تحقيق العدالة" احتفى مستخدمو مواقع التواصل الاجتماعي في الهند بنبأ مقتل المتهمين الأربعة. واعتبر الكثيرون على موقعي فيسبوك وتويتر أن تصرف الشرطة "حقق العدالة". ومن بين المحتفين كانت والدة طالبة ماتت بعد تعرضها لاغتصاب جماعي في العاصمة نيو دلهي عام 2012. وقالت الأم لإحدى وسائل الإعلام المحلية إنها "شديدة السعادة بهذا العقاب. الشرطة قامت بعمل رائع". وزار مراسل بي بي سي ساتيش بالا موقع الجريمة، وقال إن حوالي ألفي شخص تجمعوا، ما سبب زحاماً مرورياً شديدا. واصطفت السيارات على الطريق السريع، وأطلق المحتشدون هتافات في مدح الشرطة. وأغرقوهم بنثر أوراق الورود ووزعوا الحلوى. لكن قلة من الناس شككوا في رواية الشرطة عما حدث مع المتهمين الأربعة. الآلاف تجمعوا في موقع الحادث وأشادوا بالشرطة وقال براكاش سينغ، وهو شرطي متقاعد وأحد العاملين على إصلاح جهاز الشرطة، إن قتل المتهمين الأربعة "كان يمكن تجنبه". وأضاف في حواره مع بي بي سي: "يجب اتخاذ تدابير احترازية أثناء نقل المتهمين للمحكمة أو إلى موقع الجريمة. يجب تأمينهم، وتقييد أيديهم، وتفتيشهم جيدا قبل خروجهم. فأي شيء قد يحدث إذا لم تكن الشرطة حريصة بشكلٍ كافٍ". لكن سينغ قال إنه من السابق لأوانه "الجزم بما إذا كانت الواقعة قتلاً متعمّدا". وبعد أيام من وقوع جريمة القتل والاغتصاب، احتج الآلاف أمام مركز الشرطة في حيدر آباد، وطالبوا بإعدام المتهمين. وقالت جايا باشاشان، الممثلة السابقة وعضو الغرفة العليا في البرلمان الهندي مطلعَ الأسبوع إن المتهمين يجب أن "يقتلوا من دون محاكمة". وجاءت تعليقاتها أثناء مناقشة في البرلمان، إذ قالت: "أعلم أن هذا التصرف قد يبدو قاسيا. لكن أمثال هؤلاء يجب أن يقتلوا علنا بلا محاكمة". وأدان الكثير من النواب، من التيارات السياسية المختلفة، حادث الاغتصاب الجماعي والقتل. كما خرجت مظاهرات تأبين للضحية التي يحظر القانون الهندي ذكر اسمها.
https://www.bbc.com/amharic/news-45366338
https://www.bbc.com/arabic/world-45371782
የተመድ ቻይና በዩጉሁረስ ጎሳ አባላት ላይ መድሎ ትፈፅማለች ሲል ከሷል። ቻይና ቁጥራቸው 1 ሚሊየን የሚሆኑ፣ በምዕራብ ዣንግጂያንግ ክልል የሚኖሩ ሙስሊም የዩጉሁረስ ጎሳ አባላትን በ «መልሶ ማስተማር» ጣቢያዎች ውስጥ ማጎሯን የሚያሳይ 'ሪፖርት' መውጣቱን ተከትሎ ነው ተመድ ድምፁን ያሰማው። ቤጂንግ አቤቱታውን ብትቃወምም የተወሰኑ የሃይማኖት አክራሪዎች ለ«መልሶ ማስተማር» ዓላማ እንደያዘች አምናለች። • በደቡብ አፍሪካ የኢትዮጵያዊያን ንብረት ተዘረፈ • ሳሙኤል ኤቶ ለቀድሞው የብሄራዊ ቡድን አምበል ቤት ሊገዛ ነው • ሙገሳ እና ወቀሳ የተፈራረቀባቸው ሳን ሱ ኪ ቻይና እስላማዊ ፅንፈኞች እና ተገንጣዮች የግዛቱን ሰላም እያደፈረሱ እንደሆነ በማንሳት ትከሳለች። በያዝነው ወር መጀመሪያ ላይ የተመድ የዘር አድሎ አስወጋጅ ኮሚቴ አባላት ፣«ቻይና የዩጉሁረስ ራስ- ገዝ ግዛትን ግዙፍ የሰቆቃ ጣቢያ ወደ ሚመስል ሁነት ቀይረዋለች» በማለት ምልከታቸውን አጋርተዋል። ቻይና ግን የጎሳው አባላት ሙሉ መብት እንዳላቸው በማንሳት ፣«በሃይማኖታዊ ፅንፈኝነት የተታለሉ» ወገኖች ግን በመልሶ ማስፈር እና ማስተማር ሊታገዙ ይገባል ብላ እንደምታምን አስታውቃለች።
ويأتي ذلك بعد أن استمعت لجنة تابعة للأمم المتحدة إلى تقارير تفيد أن ما يصل إلى مليون مسلم من الإيغور في منطقة شينجيانغ غربي البلاد تم احتجازهم في معسكرات "إعادة التثقيف". ونفت بكين هذه المزاعم لكنها اعترفت بأن بعض "المتطرفين الدينيين" محتجزون من أجل إعادة تثقيفهم. وتحمل الصين مَن تصفهم بأنهم متشددون إسلاميون وإنفصاليون المسؤولية عن الاضطرابات في المنطقة. وخلال مراجعة أجريت في وقت سابق من هذا الشهر، قال أعضاء في لجنة الأمم المتحدة للقضاء على التمييز العنصري إن التقارير الموثوقة تشير إلى أن بكين "حولت منطقة الإيغور ذاتية الحكم إلى ما يشبه معسكر اعتقال ضخم". مواضيع قد تهمك نهاية وردت الصين بأن الإيغور يتمتعون بحقوق كاملة، ولكنها قالت في اعتراف نادر إن "أولئك الذين خدعهم التطرف الديني.. يجب مساعدتهم من أجل إعادة توطينهم وإعادة تثقيفهم". وشهدت منطقة شينجيانغ أعمال عنف متقطعة أعقبتها حملات قمع لعدة سنوات. من هم الإيغور؟ الأويغور هم أقلية مسلمة يقطن معظم أفرادها في منطقة شينجيانغ أقصى غربي الصين، ويشكلون حوالي 45 بالمائة من سكان تلك المنطقة. وتتمتع منطقة شينجيانغ رسميا بالحكم الذاتي داخل الصين، كما هو الحال بالنسبة لمنطقة التبت. كيف تعيش أقلية الويغور المسلمة في الصين؟ ماذا تقول الأمم المتحدة؟ أصدرت هيئة الأمم المتحدة يوم الخميس ملاحظتها الختامية منتقدة "التعريف الفضفاض للإرهاب والإشارات الغامضة للتطرف والتعريف غير الواضح للانفصالية في التشريعات الصينية". ودعت الأمم المتحدة الصين إلى: - وقف عمليات الاحتجاز دون تهمة قانونية أو محاكمة أو إدانة. - الإفراج الفوري عن الأشخاص المحتجزين حالياً. - الإفصاح عن عدد الأشخاص المحتجزين وأسباب احتجازهم. - إجراء "تحقيقات نزيهة في جميع مزاعم التنميط العنصري والعرقي والديني". ما هي التهم الموجهة للصين؟ قدمت جماعات معنية بحقوق الإنسان بما فيها منظمة العفو الدولية ومنظمة هيومن رايتس ووتش تقارير إلى لجنة الأمم المتحدة مستندات توثق مزاعم بالسجن الجماعي في معسكرات يُجبر فيها السجناء على أداء قسم الولاء للرئيس الصيني شي جينبينغ. وقال مؤتمر الإيغور العالمي في تقريره له إن المعتقلين يحتجزون لأجل غير مسمى دون توجيه تهم إليهم ويجبرون على ترديد شعارات الحزب الشيوعي. وأضاف التقرير أن المعتقلين يعانون من سوء التغذية، وهناك تقارير عن حالات التعذيب منتشرة على نطاق واسع في المعسكرات. ويتابع التقرير بأن معظم السجناء لم يُتهموا بجريمة، ولا يتمتعون بتمثيل قانوني. ويأتي بيان الأمم المتحدة الأخير وسط تفاقم التوترات في أماكن أخرى في الصين، ففي منطقة نينغشيا شمال غربي البلاد انخرط مئات المسلمين في مواجهات مع السلطات لمنع هدم مسجد. إيغوري "بقاؤنا في سجون مصر أرحم من الصين"
https://www.bbc.com/amharic/48836208
https://www.bbc.com/arabic/science-and-tech-48839248
የዓይን ሕክምና ባለሙያዎች እንደሚሉት ከአምስት ሰዎች መካከል አንዱ ብቻ ነው ትምባሆ ማጨስ የዓይን ብርሀንን እንደሚያሳጣ እውቀት ያለው። ከማያጨሱ ሰዎች ይልቅ ይላሉ ባለሙያዎቹ፤ የሚያጨሱ ሰዎች በሁለት እጥፍ የዓይን ብርሃናቸውን የማጣት እድላቸው ከፍ ያለ ነው። የዓይን ህክምና ባለሙያ የሆኑት አይሻ ፋዝላኒ እንደሚሉት "ሰዎች ማጨስና ካንሰር ያላቸውን ግንኙነት በሚገባ ያውቃሉ፤ ነገር ግን ማጨስ የአይን ብርሃን ላይ የሚያደርሰውን ጉዳት አይረዱትም።" ትምባሆ ማጨስ የዓይን ብርሃንን በከፍተኛ ሁኔታ ለጉዳት ይዳርጋል ይላሉ ባለሙያዎቹ። • ኢትዮጵያ ከዓለም ጥቂት አጫሾች ያሉባት አገር ናት • የሰሞኑ የአዲስ አበባ እስርና ሕጋዊ ጥያቄዎች • "ኢህአዴግ ነፃ ገበያም፣ ነፃ ፖለቲካም አላካሄደም" ፀደቀ ይሁኔ (ኢንጂነር ) የሲጋራ ጭስ አይንን የሚያቃጥልና እይታን የሚጎዳ መራዥ ኬሚካል በውስጡ ይዟል። ባለሙያዎቹ አክለውም ማጨስ ከስኳር ጋር ተያይዞ የሚመጣ የዓይን ህመምን በማባባስ የደም ስሮችን ይጎዳል ይላሉ። አጫሾች ከእድሜ ጋር ተያይዞ የሚመጡ የእይታ መቀነሶች ከማያጨሱት ይልቅ በሶስት እጥፍ ተባብሶ የሚታይባቸው ሲሆን ጥቃቅን ነገሮች ለመለየት ያላቸው ችሎታም ይደክማል። ዶ/ር አይሻ "ማጨስ ከእድሜ ጋር ተያይዞ የሚመጣን የእይታ መድከም በማባባስ ለዓይነስውርነት የማጋለጥ እድሉ ከፍተኛ በመሆኑ አጫሾች ማጤስ ለማቆም መወሰን ይኖርባቸዋል" ሲሉ ምክራቸውን ይለግሳሉ። ከማያጨሱ ሰዎች ይልቅ የሚያጨሱ ሰዎች በድንገተኛ የዓይን ብርሃን መጥፋት የመጋለጣቸው እድል 16 እጥፍ የላቀ ነው የሚሉት ባለሙያዎች፤ ይህ የሚሆነው ወደ ዓይን የሚሄደው የደም ፍሰት በድንገት ሲቋረጥ መሆኑን ይናገራሉ። ባለሙያዎቹ አክለውም ማጨስን ማቆም አልያም ማቋረጥ የአይን ብርሃናን ከአደጋ ለመከላከል ሁነኛ መፍትሄ መሆኑን ጠቅሰው በየጊዜው ምርመራ ማድረግንም ይመክራሉ።
وعلى الرغم من العلاقة الواضحة بين التدخين وضرره على العين، يدرك واحد فقط من بين كل خمسة أشخاص في المملكة المتحدة أن التدخين يمكن أن يؤدي إلى العمى، وذلك وفقا لاستطلاع أجرته الجمعية البريطانية لأطباء العيون. ويقول المعهد الوطني الملكي للمكفوفين في بريطانيا إن خطر فقدان البصر عند المدخنين يزيد بمقدار الضعف مقارنة بغير المدخنين. وذلك لأن دخان التبغ يمكن أن يسبب ويفاقم عددا من أمراض العين. كيف يمكن أن يضر التدخين عينيك؟ يحتوي دخان السجائر على مواد كيميائية سامة، يمكن أن تهيج أغشية العينين، وتؤذيها. على سبيل المثال، يمكن للمعادن الثقيلة، مثل الرصاص والنحاس، أن تتجمع في عدسة العين، وهي الجزء الشفاف الذي يقع خلف بؤبؤ العين ويجلب أشعة الضوء إلى البؤرة، مما يؤدي إلى إعتام العدسة، فتصبح الرؤية غائمة. كما أن التدخين يمكن أن يزيد من مشاكل البصر المرتبطة بمرض السكري، وذلك عن طريق إتلاف الأوعية الدموية في الجزء الخلفي من العين (شبكية العين). كما يزيد احتمال إصابة المدخنين بمرض التنكس البقعي، المرتبط بتقدم العمر، بثلاث مرات مقارنة بغيرهم من غير المدخنين. والتنكس البقعي يمثل حالة تؤثر على الرؤية المركزية للشخص، ما يعني فقدانه للقدرة على رؤية التفاصيل الدقيقة للأشياء. والمدخنون أكثر عرضة بنسبة 16 مرة من غيرهم للإصابة بفقدان مفاجئ للرؤية، بسبب الاعتلال العصبي البصري، إذ يتوقف تدفق الدم إلى العين. وفي الاستطلاع الذي شمل 2006 أشخاص من البالغين، قال 18 في المئة منهم بشكل صحيح إن التدخين زاد من خطر العمى أو فقدان البصر، في حين أن ثلاثة أرباع المشاركين في الاستطلاع (76 في المئة) كانوا يعرفون أن التدخين مرتبط بالسرطان فقط. وتقول الجمعية البريطانية لأطباء العيون إن التوقف عن التدخين، أو تجنبه، هو أحد أفضل الخطوات التي يمكنك اتخاذها لحماية البصر، إلى جانب إجراء فحوصات منتظمة للعين. وتقول عائشة فضلاني، أخصائية أمراض العيون ومستشارة لدى الجمعية البريطانية لأطباء العيون: "يميل الناس إلى معرفة الصلة بين التدخين والسرطان، لكن الكثير منهم لا يدركون تأثير التدخين على العينين". وتضيف: "التدخين يزيد من خطر حدوث ظروف تهدد البصر، مثل التنكس البقعي المرتبط بتقدم العمر، وهو سبب مهم يدعو المدخنين إلى الإقلاع عن التدخين". مدخنون أقل في بريطانيا، هناك 17 في المئة من الرجال و 13 في المئة من النساء، أي حوالي 7.4 مليون شخص، من المدخنين. ويقول أكثر من نصف هؤلاء (61 في المئة) إنهم يريدون التوقف عن التدخين. وتشير أرقام مكتب الإحصاءات الوطنية في بريطانيا إلى أن نسبة المدخنين الحاليين تتجه نحو التناقص، مع حدوث أكبر انخفاض منذ عام 2011 في الفئة العمرية بين 18 و 24 عاما. وفي عام 2017، كان ما يقرب من 2.8 مليون شخص، أي نحو 5.5 في المئة من سكان بريطانيا، يدخنون السجائر الإلكترونية، وكان السبب الأكثر شيوعا في ذلك هو مساعدتهم في الإقلاع عن التدخين.
https://www.bbc.com/amharic/news-46423380
https://www.bbc.com/arabic/science-and-tech-46582402
የተባበሩት መንግሥታት 2015 ላይ በፓሪስ የተደረሰውን ስምምነት እንደ አሜሪካ እና አውሮፓ ያሉ ግዙፍ ኢኮኖሚዎች በገቡት ቃል መሰረት ስምምነቱን እየተገበሩት ስላልሆነ የዓለም ሙቀት መጨመር አሳስቦኛል ብሏል። የዓለምን ሙቀት መጨመረ የሚከታተሉት ተመራማሪዎች እንደሚሉት ከሆነ ምንም እንኳ የፓሪሱ ስምምነት የዓለምን ሙቀት ከ2 ዲግሪ ሴሊሺየስ በላይ እንዳይጨምር ለማደረግ ቃል የተገባ ቢሆንም፤ መሆን የነበረበት ግን ከ1.5 ዲግሪ ሴሊሺየስ በታች ነበር። • ምድር በአስፈሪ ሁኔታ እየሞቀች ነው • ዓለምን ሊመግብ የሚችለው የስንዴ ዘር የዓለም ሙቀት ምን ያክል እየጨመረ ነው? ምንስ ማድረግ ይቻለናል? ዓለማችን ከመቼውም በላይ እየሞቀች ነው። እንደ የዓለም ሜትሮሎጂ ድርጅት ከሆነ፤ በዓለም ዙሪያ ኢንዱስትሪው ከመስፋፋቱ በፊት ከነበረው የአየር ጠባይ ጋር ሲነጻጸር በአሁኑ ሰዓት የዓለማችን ሙቀት በአንድ ዲግሪ ጨምሯል። በዚህ አካሄድ 2100 ላይ የዓለም ሙቀት ከ3-5 ዲግሪ ሰሊሺየስ የሚጨምር ይሆናል። የዘርፉ ባለሙያዎች እንደሚሉት አንድ ዲግሪ ሴሊሺየስ ሲባል ከፍተኛ ለውጥ ላይመስል ይችላል። ይሁን እንጂ የዓለም መንግሥታት የዓለም ሙቀትን ለመቀነስ አስቸኳይ እርምጃ ካልወሰዱ፤ የባህር ወለል ይጨምራል፣ የባህር ሙቀት እና አሲዳማነት የከፋ ይሆናል እንዲሁም ሩዝ፣ በቆሎ እና ስንዴ የማብቀል አቅማችን አደጋ ላይ ይወድቃል። ይህ ዓመት በመላው ዓለም ከተለመደው በላይ ረዥም የሙቀት ወቅት እና ከፍተኛ ሙቀት የተመዘገበበት ዓመት ነው። ሰሜናዊ ንፍቀ-ክበብ ማለትም አውሮፓ፣ እስያ፣ ሰሜን አሜሪካ እና ሰሜን አፍሪካ ከፍተኛ ሙቀት ተስተውሎባቸዋል። • ክፍል 1 ፡በፅኑ የታመመው የዓባይ ወንዝ የአየር ንብረት ለውጥን ለመግታት የታለመው ዕቅድ የሚሳካ አይመስልም በተገባው ቃል መሰረት የፓሪሱ ስምምነት ሙሉ ለሙሉ ተግባራዊ ቢደረግ እንኳ በዚህ ክፍለ ዘመን መጨረሻ ላይ ምድራችን ከ3 ዲግሪ ሴሊሸየስ በላይ ሙቀት ትጨምራለች። የዘርፉ ባለሙያዎች ለበርካታ ዓመታት የዓለም ሙቀት ከ2 ዲግሪ ሴሊሺየስ በታች ሆኖ መቆየት አለበት በማለት ሲወተውቱ ቆይተዋል። አሁን ላይ ግን የዓለም ሙቀት ከ1.5 ዲግሪ ሴሊሺየስ በታች መሆን አለበት ይላሉ። ቻይና እና አሜሪካ ከፍተኛ አመንጪዎች ናቸው በዓለማችን በካይ አየር በመልቀቅ ቻይና እና አሜሪካ ላይ የሚደርስባቸው የለም። በጠቅላላው ከሚለቀቀው በካይ አየር 40 በመቶው የሚሆነው ከቻይና እና አሜሪካ የሚወጣ ነው። ህንድ፣ ሩሲያ፣ ጃፓን፣ ብራዚል፣ ኢንዶኔዢያ፣ ኢራን፣ ሜክሲኮ እና ካናዳ በካይ አየር ከሚለቁ የመጀመሪያዎቹ 10 በካይ ሃገራት ዝርዝር ውስጥ ይገኙበታል። ፕሬዚዳንት ትራምፕ ወደ ስልጣን ከመጡ በኋላ ከፓሪሱ ስምምነት እራሳቸውን እንደሚያገሉ ዝተው ነበር። በወቅቱ ትራምፕ የአሜሪካንን ንግድ እና ሰራተኞች የማይጎዳ ''የተሻለ'' ስምምነት እንዲኖር እሰራለሁ ብለው ነበር። ከተሞች በተለየ መልኩ አደጋ ውስጥ ናቸው ቬሪስክ ማፕልክሮፍት የተባለ ድርጅት ጥናት ይፋ እንዳደረገው፤ በአየር ንብረት ለውጥ ሳቢያ ከፍተኛ አደጋ የተጋረጠባቸው 95 በመቶ የሚሆኑት ከተሞች በአፍሪካ ወይም በእስያ የሚገኙ ናቸው። የ20 ሚሊዮን ህዝብ መኖሪያዋ የናይጄሪያዋ ሌጎስ እና የኮንጎ ዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ መዲና ኪንሻሳ የመሳሰሉ በፍጥነት እያደጉ የሚገኙ ከተሞች ይገኙበታል። የአርክቲክ የበረዶ ግግር አደጋ ላይ ነው በቅርብ ዓመታት የአርክቲክ የበረዶ ግግር መጠን በፍጥነት እየቀነሰ ነው። 2012 ላይ ዝቀተኛው ደረጃ አስመዝግቦ ነበር። የሚለቀቀው በካይ አየር ካልቀነሰ የአርክቲክ ውቅያኖስ 2050 ላይ በረዶ አልባ ሊሆን ይችላል። እኛ ምን ማድረግ እንችላለን? ትልቁ ኃላፊነት እና ለውጥ ማስመዝገብ የሚችሉት መንግሥታት ቢሆኑም፤ ግለሰቦችም የራሳቸውን ኃላፊነት መወጣት ይችላሉ። ተመራማሪዎች እንደሚሉት አንድ ግለሰብ የአኗኗር ዘዬውን በመቀየር እየደረሰ ያለውን ጉዳት መቀነስ ይቻላል፤ ለዚህም የሚከተለውን ያስቀምጣሉ። ስጋ፣ ወተት፣ አይብ እና ቅቤ በትንሹ እንጠቀም። በአካባቢያችን የሚመረቱ ወቅታዊ የሆኑት አትክልት እና ፍራፍሬዎችን አዝወትረን እንመገብ። በተቻለ መጠን የምግብ ብክነትን እንቀንስ። በኤሌክትሪክ ኃይል የሚሰሩ መኪኖችን እናሽከርክር አጭር እርቀቶችን ደግሞ በእግራችን እንጓዝ አሊያም ሳይክል እንጋልብ። ከአወሮፕላን ይልቅ የባቡር እና አውቶብስ አማራጮችን እንጠቀም። ለስብሰባ ረዥም ጉዞዎችን ከማድረግ ይልቅ በቪዲዮ ኮንፍረንስ እንገናኝ። አነስተኛ የካርበን ልቀት ያላቸውን የቤት ውስጥ መገልገያዎችን እንምረጥ። ሳይቲስቶቹ ጨምረው እንደሚሉት ከሆነ ሰዎች አነስተኛ ስጋ እና የስጋ ውጤቶችን ቢመገቡ በከፍተኛ ደረጃ የአየር ብክለትን መቀነስ ይቻላል። አስተኛ ስጋ እና የስጋ ውጤቶችን በመጠቀም የስጋ ማቀነባበሪያ ኢንደስቱሪዎች የሚለቁትን የካርበን ልቀት መጠንን መቀነስ ይቻላል። • የሰው ልጅ ዝግመተ ለውጥ በአየር ፀባይ ይመራ ነበር
وهددت الخلافات التي نشبت بين الأطراف الحاضرة بتعطيل توقيع الاتفاق الجديد الذي يهدف إلى تفعيل اتفاقية باريس بحلول العام 2020. ويعتقد الموقعون على الاتفاق أنه سيلزم الأطراف الموقعة على اتفاقية باريس بتخفيض معدل انبعاثات غاز ثاني أكسيد الكربون. ويهدف اتفاق باريس إلى تقليل معدل ارتفاع درجة حرارة الأرض إلى ما دون درجتين مئويتين لمحاولة إعادة الاتزان للبيئة والمناخ على الكوكب. وتساهم الدول الغنية غالبا في تقليل معدل انبعاث الكربون عبر تمويل برامج تقليل الانبعاثات في دول أخرى في أفريقيا وأسيا لكن هذه البرامج يصعب مراقبتها. أما الدول الفقيرة والنامية فتطالب في الغالب بتعويضات مالية عن الأضرار التي تقع عليها بسبب ارتفاع درجة الحرارة عالميا بسبب الانبعاثات المتزايدة لغاز ثاني أكسيد الكربون من الدول الصناعية الكبرى. ولطالما أرقت فكرة تجريم الأنشطة الصناعية المسببة لارتفاع درجة حرارة الأرض عبر انبعاثات الكربون الدول الغنية التي تخشى من الاضطرار لدفع فواتير باهظة في المستقبل. والأسبوع الماضي شعر العلماء بالصدمة من اعتراض الولايات المتحدة وروسيا والسعودية والكويت على تقرير الأمم المتحدة الذي يدعو إلى تقليل معدل ارتفاع درجة الحرارة عالميا إلى أقل من 1.5 درجة مئوية. وأشار التقرير إلى أن الوضع الحالي غير جيد على الإطلاق وأن العالم يتجه إلى تسجيل معدل يفوق 3 درجات مئوية في ارتفاع درجات حرارة الكوكب خلال القرن الحالي. وأضاف التقرير أن تغيير هذا الوضع "يتطلب عملا سريعا وتغيرا جذريا بشكل غير مسبوق على الكثير من المستويات الاجتماعية".
https://www.bbc.com/amharic/news-50889366
https://www.bbc.com/arabic/middleeast-50888420
ምንም እንኳን የቱርክ ድንበር አካባቢ ከበድ ያለ ጥበቃና በሰሜን ምዕራብ ሶሪያ በምታዋስነው ኢድሊብ ግዛት በኩል የአይኤስ ታጣቂዎች ቢኖሩም በአስር ሺዎች የሚቆጠሩ ሶሪያውያንን ወደ ቱርክ ከመሰደድ አላስቆማቸውም። ቱርክ እስካሁን ባለው መረጃ መሰረት 3.7 ሚሊዮን የሶሪያ ስደተኞችን የተቀበለች ሲሆን በዓለማችን ከፍተኛው ቁጥር ነው። • አሜሪካ በቱርክ ላይ ማዕቀብ ልትጥል እየተሰናዳች ነው • በጦርነት የተጎሳቆሉ ስደተኞች መዳረሻቸው የት ነው? ፕሬዝዳንት ኤርዶጋን እንዳሉት አዲሱ የሶሪያውያን ስደተኞች እንቅስቃሴ ከሀገራቸው አልፎ መላው አውሮፓን የሚያቃውስ ነው። በአማጺያንና ፕሬዝዳንት በሽር አል አሳድን የሚቃወሙ አክራሪ ቡድኖች በሚንቀሳቀሱባት ኢድሊብ ግዛት እስከ ሶስት ሚሊዮን የሚደርሱ ሶሪያውያን የሚኖሩ ሲሆን መጨረሻቸው እስካሁን አልታወቀም። '' ከ 80 ሺ በላይ የሚሆኑ ሰዎች ከኢድሊብ አቅጣጫ ወደ ቱርክ ድንበር መጥተዋል። እነዚህ ሰዎች ላይ የሚፈጸመው ጭካኔ የማይቆም ከሆነ ቁጥሩ ከዚህም በላይ ይጨምራል። ቱርክም ብትሆን ተጨማሪ ስደተኞችን የማስተናገድ አቅም የላትም'' ብለዋል ፕሬዝዳንቱ ። • 300 የሶሪያ ስደተኞችን የታደገው ካናዳዊ ቱርክ እንደ አማራጭ የምታቀርበው ደግሞ ሶሪያ ውስጥ ባለፈው ጥቅምት ወር ላይ ከኩርድ ኃይሎች ባስለቀቀችው ነጻ ቀጠና ውስጥ ስደተኞቹ እንዲሰፍሩ ነው። ፕሬዝዳንቱ ይህ የማይሆነ ከሆነ እና የአውሮፓ ሀገራት አፋጣኝ መፍትሄ የማያቀርቡ ከሆነ ግን ቱርክ ሁሉም የሶሪያ ስደተኞች ወደ አውሮፓ አልፈው እንዲገቡ በሯን እንደምትከፍትላቸው አስጠንቅቀዋል።
دمار هائل طال بلدة معرة النعمان في إدلب. وفر عشرات الآلاف من الأشخاص باتجاه الحدود التركية، وسط قصف متزايد لمحافظة إدلب، التي يسيطر عليها مسلحون معارضون لنظام حكم بشار الأسد، في شمال غربي سوريا. وتستضيف تركيا بالفعل حوالي 3.7 مليون لاجئ سوري، وهو أكبر عدد من اللاجئين في العالم. وحذر أردوغان من أن "كل الدول الأوروبية" ستشعر بالتدفق الجديد. ويعيش ما يقرب من ثلاثة ملايين شخص في محافظة إدلب، وهي المنطقة الرئيسية الأخيرة في سوريا التي لا يزال يسيطر عليها مقاتلون وإسلاميون معارضون للأسد. مواضيع قد تهمك نهاية وقال أردوغان، في حفل توزيع جوائز في اسطنبول الأحد، إن أكثر من 80 ألف شخص فروا من إدلب إلى مناطق بالقرب من الحدود التركية، وسط قصف متزايد من القوات السورية والروسية. وأضاف: "إذا لم يتوقف العنف ضد سكان إدلب، فإن هذا العدد سيزداد أكثر. وفي هذه الحالة، لن تتحمل تركيا مثل هذا العبء من المهاجرين بمفردها". وقال: "الآثار السلبية لهذا الضغط علينا سوف تتحول إلى مشكلة، تشعر بها جميع الدول الأوروبية وخاصة اليونان". وحذر الرئيس التركي من تكرار أزمة المهاجرين عام 2015، حين فر أكثر من مليون شخص إلى أوروبا، إذا لم يتوقف العنف. وقال إن وفدا تركيا سيتوجه إلى موسكو اليوم الاثنين لمناقشة الوضع. وأوقف اتفاق لوقف إطلاق النار، تفاوضت عليه روسيا وتركيا، هجوم الحكومة السورية على إدلب في أغسطس/ آب الماضي، لكن المناوشات والقصف لا يزال يحدث بشكل شبه يومي. ماذا تريد تركيا؟ تريد تركيا أن يعود اللاجئون السوريون، إلى "منطقة آمنة" في شمال شرقي سوريا، تم الاستيلاء عليها من الميليشيات التي يقودها الأكراد، في أكتوبر/ تشرين الأول الماضي. موجة القصف الأخيرة دفعت الآلاف لهجر منازلهم في إدلب. ودعا أردوغان إلى دعم دولي لتلك الخطة، محذرا من أنه سيضطر إلى "فتح الأبواب" أمام السوريين لدخول أوروبا، في حال عدم تلقي هذا الدعم. وأثارت العملية العسكرية التركية في شمالي سوريا إدانة دولية واسعة النطاق، ولم تحظ خطة المنطقة الآمنة سوى على دعم طفيف من الحلفاء. وقال أردوغان أمس الأحد: "ندعو الدول الأوروبية إلى استخدام طاقتها لوقف المذبحة في إدلب، بدلا من محاولة عزل تركيا بسبب الخطوات المشروعة، التي اتخذتها في سوريا".
https://www.bbc.com/amharic/50298752
https://www.bbc.com/arabic/middleeast-50298282
የ65 ዓመቷ አዛውንት ራስሚያ አዋድ የተያዙት ሰኞ ዕለት አዛዝ በተባለ ከተማ በተካሄደ አሰሳ እንደነበርም ተገልጿል። የቱርክ ባለሥልጣኞች ከአል ባግዳዲ እህት ስለ አይ ኤስ ጠቃሚ መረጃ ለማግኘት ተስፋ ማድረጋቸውን የተለያዩ መገናኛ ብዙሀን ዘግበዋል። ባለሥልጣናቱ ራስሚያን በመጠቀም ስለ አይ ኤስ ውስጣዊ አሠራር ለማወቅ እንዳለሙ ለሮይተርስ ገልጸዋል። • የአይ ኤስ መሪ አቡ ባካር አል ባግዳዲ ማነው? አል ባግዳዲ በሰሜን ምዕራብ ሶሪያ በሚገኘው መኖሪያው በአሜሪካ ልዩ ኃይሎች መከበቡን ተከትሎ ራሱን ማጥፋቱ ይታወሳል። የአሜሪካው ፕሬዘዳንት ዶናልድ ትራምፕ በአልባግዳዲ ሞት ቢኩራሩም፤ አይ ኤስ በሶሪያና በሌሎችም አገሮች አሁንም የጸጥታ ስጋት መሆኑ መዘንጋት እንደሌለበት የትራምፕ ተቺዎች በአጽንኦት ተናግረዋል። ስለ አል ባግዳዲ እህት እምብዛም መረጃ የለም። ቢቢሲ የታሠሩትን ሴት ማንነት ለማጣራት ያደረገው ጥረትም አልተሳካም። በኒው ዮርክ ታይምስ ዘገባ መሰረት አልባግዳዲ አምስት ወንድሞችን ብዙ እህቶች አሉት። ከእነዚህ ምን ያህሉ በሕይወት እንዳሉ ግልጽ መረጃ የለም። ራስሚያ አዋድ የተያዙት ከባለቤታቸው፣ ከአምስት ልጆቻቸውና ከልጃቸው ባለቤት ጋር በሚኖሩበት አካባቢ እንደሆነ አሶሽየትድ ፕሬስ ዘግቧል። ከጽንፈኛ ቡድን ጋር አብረው እንደሚሰሩ ስለሚጠረጠር ምርመራ እየተደረገባቸው እንደሆነም አክሏል። • የአይ ኤስ መሪ ባግዳዲ ድምፁ ተሰማ ተንታኞች ከራስሚያ ምን ያህል ጠቃሚ መረጃ እንደሚገኝ እንዲሁም ከአል ባግዳዲ ጋር ምን ያህል ጊዜ እንዳሳለፉም ግልጽ መረጃ አለመኖሩን ገልጸዋል። በሀድሰን ኢንስቲትዮት የሚገኙ የሽብርተኝነት ተመራማሪ ማይክ ፕሬገንት፤ "በቅርብ ጊዜ ሊወሰዱ የታሰቡ ጥቃቶች የምታውቅ አይመስለኝም። ሆኖም አል ባግዳዲ ይተማመንባቸው የነበሩ ሕገ ወጥ ዝውውር የሚካሄድባቸውን መስመሮችን እና ታማኙ የነበሩ ሰዎችን ታውቅ ይሆናል" ሲሉ ለቢቢሲ ገልጸዋል። ራስሚያና ቤተሰቦቻቸው ከቦታ ቦታ በሚስጥር ስለሚያዘዋውሩ የአል ባግዳዲ ተባባሪዎች መረጃ ሊገኝ እንደሚችልም ተመራማሪው ተናግረዋል። መጃው ለአሜሪካ የስለላ ሠራተኞች እና አጋሮቻቸው የአይ ኤስን የውስጥ መስመር በግልጽ የሚያሳይ ይሆናል። • አይኤስ አል ባግዳዲን የሚተካውን አዲስ መሪ ይፋ አደረገ
تركيا تتوقع أن تكون شقيقة البغدادي "منجم ذهب" من الناحية الاستخباراتية. وقال المسؤولون إن رسمية عواد، 65 عاما، ألقي القبض عليها في عملية أمنية الاثنين بمنطقة قرب قرية أعزاز التابعة لمحافظة حلب. ونقلت وسائل إعلام عن مسؤولين أتراك قولهم إن العملية الأمنية قد تكشف عن معلومات استخباراتية قيمة عن تنظيم الدولة الإسلامية. وكان البغدادي قد لقي مصرعه أثناء غارة شنتها قوات أمريكية خاصة على مكان اختبائه شمال غربي سوريا الشهر المنصرم. واعتُبر مقتله بمثابة انتصار للرئيس الأمريكي دونالد ترامب. غير أنه لا يزال يُنظر إلى تنظيم الدولة على أنه تهديد أمني قائم في سوريا وغيرها. مواضيع قد تهمك نهاية وقال مسؤول تركي لوكالة رويترز للأنباء: "نأمل أن نحصل على كثير من المعلومات الاستخباراتية من شقيقة البغدادي بشأن مجريات العمل داخل التنظيم". واعتبر مدير الاتصالات بالرئاسة التركية فخر الدين ألتون، القبض على شقيقة البغدادي بمثابة "مثال آخر على نجاح" العمليات التركية في مكافحة الإرهاب. ولا نعرف غير القليل عن شقيقة البغدادي. ولم تتمكن بي بي سي حتى الآن من التحقق بشكل مستقل من هوية المرأة المقبوض عليها. وللبغدادي العديد من الإخوة والأخوات. ومن غير المعروف يقينًا ما إذا كانوا لا يزالون أحياء، بحسب صحيفة نيويورك تايمز. وحسب المسؤولين الأتراك، قُبض على شقيقة البغدادي في محافظة حلب، الواقعة تحت سيطرة الجيش التركي منذ اجتياح قواته المناطق السورية الحدودية مع تركيا الشهر المنصرم. قتل البغدادي الشهر الماضي في عملية شنتها قوات أمريكية خاصة في سوريا، حسبما أعلن الرئيس الأمريكي دونالد ترامب. وعُثر على رسمية في بيت متنّقل، حيث كانت تعيش هي وزوجها وزوجة ابنها وخمسة أطفال، بحسبما نقلت تقارير عن مسؤول تركي، مضيفا أنها تخضع لاستجواب للتحقق مما إذا كانت عضوا في جماعة متطرفة. وقال المسؤول التركي إن شقيقة البغدادي يمكن أن تكون "منجم ذهب" على الصعيد الاستخباراتي. ويقول خبراء إن مكان القبض عليها هو مسار معلوم تسلكه عائلات تنظيم الدولة الإسلامية. لكن خبراء يقولون إنه من غير الواضح إلى أي مدى يمكن الانتفاع استخباراتيا من شقيقة البغدادي، أو ما هو مقدار الوقت الذي قضته مع أخيها الراحل. وقال خبير مكافحة الإرهاب في معهد هدسون، مايك بريجنت، لبي بي سي: "لا أعتقد أنها مطلعة على معلومات تتعلق بالهجمات، لكنها قد تكون على دراية بمسالك التهريب. ربما تعرف الشبكات التي كان البغدادي يثق فيها، والناس الذين كان يثق فيهم. قد تدلنا على الشبكات الموجودة في العراق والتي يسّرت لها السفر بصحبة عائلتها". وأضاف بريجنت: "هذا كفيل بإعطاء أجهزة المخابرات الأمريكية وحلفائها فكرة عن شبكات تنظيم الدولة الإسلامية وكيف تنقل أعضاء العائلات، وكيف ينتقل هؤلاء وبمن يثقون". وقُتل البغدادي الشهر الماضي عندما حُوصر في نفق أثناء عملية نفذتها القوات الأمريكية الخاصة في شمال غربي سوريا. وأكد تنظيم الدولة الإسلامية في تسجيل صوتي نُشر على الإنترنت مقتل البغدادي، وتعهد بالانتقام من الولايات المتحدة. وبزغ نجم البغدادي بعد أن كان مغمورا ليتولى زعامة تنظيم الدولة الإسلامية ويعلن نفسه "خليفة المسلمين"، ويسيطر على مساحات واسعة من الأراضي في العراق وسوريا بين عامي 2014 و 2017. وقال التنظيم إنه اختار أبو إبراهيم الهاشمي القرشي ليخلف البغدادي في زعامة التنظيم. وقال مسؤول أمريكي بارز الأسبوع الماضي إن واشنطن تجري تحقيقات بشأن الزعيم الجديد للتنظيم. ورحب زعماء دول العالم بمقتل البغدادي، لكنهم وخبراء أمنيين حذروا من أن التنظيم، "الذي ارتكب جرائم شنعاء وأرهب معظم المسلمين، ما زال يمثل تهديدا كبيرا في سوريا والعالم".
https://www.bbc.com/amharic/news-53852366
https://www.bbc.com/arabic/world-53858098
ስቲቭ ባነን በአንድ ወቅት ፕሬዝዳንት ትራምፕ ታማኝ አማካሪ ነበሩ ባነን እና ሌሎች ሶስት ሰዎች "እንገነባዋለን" በተሰኘው የገንዘብ ማሰባሰቢያ ዘመቻ ወቅት በመቶ ሺዎች የሚቆጠሩ ለጋሾችን አጭበርብረዋል በሚልም ተከስሰዋል። በወቅቱ በዘመቻው 25 ሚሊዮን ዶላር ማሰባሰብ ተችሎ እንደነበር የአሜሪካ ፍትህ ቢሮ አስታውቋል። ባነን ግን ለግል ኑሯቸው መደጎሚያ ከ1 ሚሊዮን ዶላር በላይ መቀበላቸውና ማጥፋታቸው ተገልጿል። ስቲቭ ባነንና ሌሎቹ ተከሳሶች ፍርድ ቤት እንደሚቀርቡ እየተገለፀ ነው። ፕሬዝዳንት ትራምፕ በ2016 የምረጡኝ ቅስቃሳቸው ወቅት አሜሪካንና ሜክሲኮን በሚያዋስነው ድንበር ላይ ግንብ ለመገንባት ቃል የገቡ ሲሆን "እንገነባዋለን" የተሰኘው ገንዘብ የማሰባሰብ ዘመቻም ብራያን በሚባሉ ግለሰብ ነበር የተጀመረው። እንደ ኒውዩርክ ግዛት አቃቤ ህግ ኦድሪ ስትራውስ ከሆነ፤ ባነንና ሌሎች ሶስት ግለሰቦች በመቶ ሺዎች የሚቆጠሩ ለጋሾችን ግድቡን ለመገንባት በሚሊዮን ዶላሮች እንዲያዋጡ ቢያደርጉም፣ የግል ፍላጎታቸውን በማስቀደም እና፤ "የሚሰበሰበው ገንዘብ ሁሉ ለግንባታው ይውላል በሚል በመዋሸት አጭበርብረዋል።" ስቲቭ ባነን በሚቆጣጠሩት አንድ መንግሥታዊ ያልሆነ ድርጅት በኩል ከአንድ ሚሊዮን ዶላር በላይ ተቀብለዋል፤ ቢያንስ ደግሞ "በመቶ ሺዎች የሚቇጠር ዶላር ለግል ጥቅማቸው ወጪ አድርገዋል" ሲል የፍትህ ቢሮው አስታውቋል። የ 'እንገነባዋለን' ዘመቻ መስራች ሆኑት ብራያን ኮልፋግ በበኩላቸው 350,000 ዶላር ለግልጥ ቅማቸው ማዋላቸውን መግለጫው ያመለክታል። በዘመቻው ግለሰቦችን "ጡብ ይግዙ" በማለት ይቀሰቀስ ነበር አቃቤ ህግ ስትራውስ "የእንገነባዋለን ዘመቻ መስራችና ግንባር ቀደም ተዋናይ የሆኑት ብራያን ኮልፋግ ሰባራ ሳንቲም እንዳልተከፈላቸው ቢናገሩም፣ በምስጢር በመቶ ሺዎች የሚቆጠር ዶላር ለተቀናጣ ኑሯቸው መደጎሚያ እንዲውል አድርገዋል" ሲሉ ተናግረዋል። አራቱ ተከሳሶች ወንጀላቸውንም ለመደበቅ "ለህግና ለእውነት ደንታ ቢስ ሆነው ከለጋሾች የሚሰበሰበውን ገንዘብ በተጭበረበረ ሰነድ ይሰበስቡ ነበር" ያሉት ደግሞ ጉዳዩን በመመርመር ላይ የተሳተፉት ፍሊፕ አር ባርትሌት ናቸው። "ይህ ለሌሎች አጭበርባሪዎች ማንም ሰው ከህግ በላይ እንደማይሆን ትምህርት ሊሆን ይገባል፣ . . . ሚሊየነር የፖለቲካ ስልት ነዳፊ ቢሆንም" ብለዋል። አራቱም ተከሳሾች የተከሰሱበት ወንጀል እስከ 20 ኣመት ድረስ በእስራት የሚያስቀጣ ነው። የ66 ዓመቱ ስቲቭ ባነን ኒውዮርክ ሌሎቹ ደግሞ ፍሎሪዳ በሚገኙ ፍርድ ቤቶች የሚቀርቡ ይሆናል።
كان بانون ذات يوم أحد أكثر المستشارين ثقة للرئيس الأمريكي دونالد ترامب وقالت وزارة العدل الأمريكية إن بانون وثلاثة آخرين احتالوا على مئات الآلاف من المانحين ممن تبرعوا لحملة "نبني الجدار"، التي جمعت نحو 25 مليون دولار. وأضافت الوزارة أن بانون حصل على أكثر من مليون دولار، واستخدم بعضها لتغطية نفقات شخصية. وكان بانون مديرا رئيسيا لفوز ترامب في الانتخابات الرئاسية عام 2016، وعززت أيديولوجيته اليمينية المناهضة للهجرة حملة ترامب "أمريكا أولا". وأشارت أنباء إلى اعتقاله على متن يخت في ولاية كونيكتيكت الأمريكية، بوساطة أفراد من خدمة التفتيش البريدي، التي تحقق في قضايا الاحتيال. مواضيع قد تهمك نهاية ويعد بانون سادس مساعد بارز سابق لترامب توجه إليه اتهامات جنائية، بعد رئيس حملة ترامب السابق، بول مانافورت، والمستشار السياسي المخضرم، روجر ستون، ومحامي ترامب السابق، مايكل كوهين، ونائب مدير الحملة السابق، ريك غيتس، ومستشار الأمن القومي السابق، مايكل فلين. وقال ترامب، ردا على اعتقال بانون، إنه شعر "بسوء شديد" لذلك، وأضاف أنه لم يكن له أي علاقة بحملة "نبني الجدار". وقال: "قلت هذا للحكومة هذا ليس للأشخاص العاديين وبدا لي وكأنه يستعرض، أعتقد أنني تركت رأيي مذكورا بقوة في ذلك الوقت". حثت حملة "نبني الجدار" المتبرعين على المشاركة وتمويل البناء ما هي التهم الموجهة لبانون؟ كانت حملة "نبني الجدار" قد تعهدت باستخدام التبرعات لبناء أجزاء من الجدار الحدودي، الذي كان تشييده بمثابة وعد من ترامب أثناء انتخابات عام 2016. بيد أن أودري ستراوس، القائم بأعمال المدعي العام الأمريكي للمنطقة الجنوبية لنيويورك، قالت إن بانون وبريان كولفاغ وأندرو بادولاتو وتيموثي شي "احتالوا على مئات الآلاف من المتبرعين، مستفيدين من اهتمامهم بتمويل جدار حدودي، وجمعوا ملايين الدولارات بحجة كاذبة أن كل هذه الأموال ستُنفق على البناء ". وقالت وزارة العدل إن بانون حصل على أكثر من مليون دولار عن طريق منظمة غير ربحية يديرها، واستخدم بعضها على الأقل لتغطية "نفقات شخصية بمئات الآلاف من الدولارات". كما أشار البيان إلى أن كولفاغ، مؤسس حملة "نبني الجدار"، حصل سرا على 350 ألف دولار لاستخدامه الشخصي. وقالت ستراوس: "على الرغم من أن المتبرعين أكدوا مرارا أن بريان كولفاغ، مؤسس (حملة) نبني الجدار، لن يحصل على سنت واحد، خطط المتهمون سرا لتمرير مئات الآلاف من الدولارات إلى كولفاغ، واستخدمها لتمويل أسلوب حياته المسرف". وقال فيليب آر بارتليت، مفتش مسؤول بالمنطقة الجنوبية لنيويورك، إن المتهمين الأربعة "زوروا فواتير وفتحوا حسابات وهمية لغسل التبرعات وإخفاء جرائمهم، دون اعتبار للقانون أو الحقيقة". وأضاف: "يجب أن تكون هذه القضية بمثابة تحذير للمحتالين الآخرين بأنه لا أحد فوق القانون، حتى لو كان الشخص محاربا قديما يعاني من إعاقة أو استراتيجيا سياسيا مليونيرا". وكان بانون والثلاثة الآخرون قد أطلقوا الحملة في ديسمبر/ كانون الأول عام 2018 وقالت وزارة العدل، إن كولفاغ قال خلال الحملة إن جميع الأموال المتبرع بها ستُنفق على البناء، بينما قال بانون علنا: "نحن منظمة تطوعية". ووجهت إلى جميع المتهمين الأربعة تهمة التآمر لتنفيذ عملية احتيال، واتُهم واحد بالتآمر لغسل أموال، وعقوبة كل تهمة السجن لمدة أقصاها 20 عاما. ومثل بانون، البالغ من العمر 66 عاما، أمام محكمة فيدرالية عن طريق الفيديو بعد ساعات من اعتقاله يوم الخميس، وسوف يمثل كولفاغ وبادولاتو أمام محكمتين منفصلتين في ولاية فلوريدا، وسيمثل شي أمام محكمة في ولاية كولورادو. وسوف يُفرج عن بانون بكفالة قيمتها 5 ملايين دولار، على أن يُمنع من السفر على متن طائرات أو قوارب خاصة أو مغادرة البلاد لحين محاكمته جنائيا. من هو ستيف بانون؟ كان المصرفي الاستثماري السابق قوة دافعة لموقع "بريتبارت" الإخباري اليميني قبل أن خدمته في البيت الأبيض في منصب كبير المستشارين الاستراتيجيين لترامب. وكان تأثيره واضحا في قرارات رئيسية مثل انسحاب الولايات المتحدة من اتفاقية باريس للمناخ في منتصف عام 2017. ترك منصبه في أغسطس/ آب عام 2017 وعاد إلى "بريتبارت"، لكنه أُجبر مرة أخرى على الاستقالة بعد انتقاد قرارات ترامب، مما دفع الأخير إلى القول بأن "ستيف بانون لا علاقة له بي أو برئاستي. عندما أُقيل من منصبه، لم يفقد وظيفته فحسب، بل فقد عقله". وأعرب بانون، منذ ذلك الوقت، عن دعمه لفكرة المجموعة اليمينية للأحزاب الشعبوية في أوروبا، وأصبح وجوده على مسرح الأحداث مثيرا للجدل، وأسقطته مجلة "نيويوركر" من أحد الاحتفالات، وانسحبت نيكولا ستيرجن، الوزيرة الأولى في اسكتلندا، من أحد الأنشطة، التي شاركت بي بي سي في تنظيمها وظهر فيها، كما أثار ظهور آخر له في اتحاد جامعة أكسفورد احتجاجات. وقال لبي بي سي، العام الماضي، إن "الاضطرابات" الناجمة عن خروج بريطانيا من الاتحاد الأوروبي كانت "مجرد بداية"، وقال إن الجدار الحدودي بين الولايات المتحدة والمكسيك سيساعد مجتمعات السود والمناطق ذات الأصول الإسبانية. ماذا يحدث للجدار الحدودي؟ قال ترامب، ردا على اعتقال بانون، إنه شعر "بسوء شديد" لذلك ربما يكون بناء جدار على الحدود مع المكسيك أكثر وعود ترامب التي لا تُنسى خلال حملته الانتخابية عام 2016، إذ قال وقتها إنه سيبني الجدار وسوف تدفع المكسيك ثمنه. قبل تولي ترامب منصبه ، كان يوجد جدار بطول 654 ميلا (نحو ألف كيلومتر أو يزيد) على طول الحدود الجنوبية، ووعد ترامب ببناء جدار بطول ألفي ميل على كامل الحدود، وقال بعد ذلك إنها ستغطي نصف ذلك فقط، وأن الطبيعة، مثل الجبال والأنهار، ستساعد في المسافة المتبقية. وبدأ العمل في تمديد الجدار الحالي العام الماضي. وتٌنفق الأموال من تمويل سابق وافق عليه الكونغرس، بالإضافة إلى أموال أخرى تمكن ترامب من الحصول عليها منذ إعلان حالة الطوارئ في فبراير/شباط 2019، في ظل الزيادة الكبيرة لأعداد المهاجرين الذين يعبرون إلى الولايات المتحدة. كما استطاع الاستفادة من أموال الدفاع، لكنه لا يزال أقل من التقدير الأصلي المحدد بـ 12 مليار دولار، والذي بدوره أقل بكثير من أعلى تقدير للتكلفة الحقيقية. وكانت تهدف الإدارة الأمريكية إلى أن تكون 509 أميال من الجدار جاهزة بحلول نهاية عام 2020.
https://www.bbc.com/amharic/news-48174147
https://www.bbc.com/arabic/world-48168644
የኦሳማ ቢን ላደንን መገደል ተከትልሎ እአአ 2015 በፓኪስታን አሜሪካን የመቃወም ሰልፍ። ቡድኑ ጥቃቶችን ለመፈፀም እና የማይነጥፍ የገንዘብ ምንጭ እንደነበረውም ይታመናል። ነገር ግን የቡድኑ መሪ ቢን ላዲን ከተገደለ በኋላና አይኤስ የተባለው እስላማዊ ቡድን እየተጠናከረ ሲመጣ የአልቃይዳ ስም እየደበዘዘ ጉልበቱም እየሟሸሸ መጣ። ታዲያ አልቃይዳ አሁን በምን ደረጃ ላይ ይገኛል? ምን ያህል ተፅዕኖ ፈጣሪ ነው? ምን ያህልስ ለዓለም ደህንነት ያሰጋል? በዝምታ ማንሰራራት አይኤስ የእስላማዊ ቡድን በቅርቡ የሚዲያ ገፆችን የተቆጣጠረ ሲሆን አልቃይዳ በበኩሉ ከዓለም እይታ ራሱን ሸሽጎ እያንሰራራ ይገኛል። • መሸፈን የተከለከለባቸውን የዓለም አገራት ያውቃሉ? • ከንቲባ ለመሆን ፈተናዎችን የሰበረች ከዚህም በተጨማሪ ቡድኑ ከተለያዩ ቡድኖች ጋር ትብብርን በመፍጠር ራሱን እያሳደገ ይገኛል። የአሜሪካ የደህንነት መስሪያቤት ባወጣው ወቅታዊ መረጃ የአልቃይዳ መሪዎች "የቡድኑን ዓለም አቀፍ አደረጃጀት እያጎለበተና በምዕራቡ ዓለም ላይ ጥቃት እንዲፈፅሙ እያበረታታ ነው" ብሏል። የተባበሩት መንግስታት በያዝነው ዓመት መግቢያ ላይ ያወጣው የሽብርተኝነት መረጃ "አልቃይዳ በውስጥ ለውስጥ ራሱን እያደራጀ ከምንግዜውም በላይ ጠንካራ እየሆነ በዓለም አቀፍ ደረጃም እያዳገ መጥቷል" ይላል። በሶማሊያ በተደጋጋሚ የአልቃይዳ አጋር በሆነው አልሻባብ የቦንብ ጥቃት ይደርሳል ዓለም አቀፍ ግንኙት የአሜሪካ ደህንነት ኃይል ተከታታይ የሰው አልባ አውሮፕላን ጥቃት፣ የቢንላደን መገደልና የአይኤስ ቡድን መጠናከር አልቃይዳ አዳዲስ ዘዴዎችን እንዲጠቀም አስገድደውታል። አልቃይዳም አሁን ከተለያዩ ቡድኖች ጋር ግንኙነት በመፍጠር በአፍሪካ፣ መካከለኛው ምስራቅና ደቡብ እስያ ቅርንጫፎች አለው። ለአልቃይዳ መሪነት ራሳቸውን ያስገበሩት አማፂ ቡድኖች በተለያዩ ማህበረሰቦች ውስጥ በስውር የሚንቀሳቀሱ ናቸው። • በሳዑዲ 'አንድ ወንድ እኩል ይሆናል ሁለት ሴት' • የውጪ ጉዳይ ሚንስትሩ ወደ ሱዳን አቀኑ ከአይኤስ በተቃራኒው አልቃይዳ በሚንቀሳቀስበት አካባቢ የሚገኙ የህብረተሰብ ክፍሎችን ከማግለል ተቆጥቧል። በዚህም ስልቱ ከማህበረሰቡ ጋር በመግባባት የአካባቢ ልማት ፕሮጀክቶች ጋር መሳተፍ ጀምሯል። በአዲሱ የአደረጃጀት ስልቱም አልቃይዳ ማህበረሰብ ተኮር መንገድን እየተጠቀመ ሲሆን፣ ወታደሮቹን "የብዙሃኑን ተቃውሞ" ከሚያነሳሱ ድርጊቶች እንዲቆጠቡ በመተዳደሪያ ህጉ ላይ አስፍሯል። "ይህንም ተከትሎም ረዳት የሌላቸውን የሚታደግ እና 'የጂሃድ መልካም ሰዎች' በማለት ራሱን አረመኔ ከሆኑት አይኤስ ነጥሎ አስቀምጧል" የምትለው ዶ/ር ኤልሳቤት ካንዳል የፔምብሮክ ኮሌጅ አማካሪ ናት። አልቃይዳ በ2018 እ.ኤ.አ፣ 316 ጥቃቶችን እንደፈፀመም አርምድ ኮንፍሊክት ሎኬሽን ኤንድ ኤቨንት ዳታ ፕሮጀክት (ACLED) አሳውቋል። የወደፊቱ የአልቃይዳ መሪ እ.ኤ.አ በ2015 የአልቃይዳ መሪ የሆኑት አይማን አል ዛዋሃሪ ለቡድኑ መሪነት "የመንጋው መሪ አንበሳ" ብለው አንድ ወጣት አስተውቀዋል። ወጣቱ የኦሳማ ቢላደን ልጅ ሃምዛ ቢን ላዲን ሲሆን በብዙዎች የወደፊቱ የአልቃይዳ መሪ ተደርጎ ይወሰዳል። • ቻይና ሙስሊም ዜጎቿን እየሰለለች ነው ተባለ አሜሪካ ሃምዛ ቢን ላዲንን ሽብርተኛ ብላ ሰይማ፣ መገኛውን ለጠቆመ የአንድ ሚሊዮን ዶላር ሽልማት እንደምታበረክት ገልፃለች። በቅርብ ዓመታት ሃምዛ የአባቱን በቀል ለመመለስ ሲል አሜሪካን ለማጥቃት ትብብር የሚጠይቅ ምስልና የድምፅ መልእክት ለቅቋል።
مظاهرات مناوئة للأمريكيين في باكستان عقب مصرع بن لادن عام 20111 وتعد منظمة القاعدة، التي قادها بن لادن، واحدة من أشرس التنظيمات الجهادية في العالم وتضم آلاف المقاتلين. ويعتقد أيضا أن لها مصادر تمويل يعتد بها. خفايا الحرب الأمريكية ضد القاعدة في اليمن "مقتل مبتكر" الملابس الداخلية المفخخة عقوبات أمريكية خليجية تستهدف القاعدة و"الدولة" في اليمن ولكن مع مقتل قائدها، وبزوغ نجم تنظيم الدولة الإسلامية، ضعفت قوة ونفوذ القاعدة بشكل كبير. فما هو تأثير تنظيم القاعدة اليوم؟ وما هو التهديد الذي يمثله هذا التنظيم للأمن العالمي؟ عودة هادئة بينما هيمنت أخبار تنظيم الدولة على وسائل الإعلام في السنوات الأخيرة، عمدت القاعدة إلى اللجوء لاستراتيجية إعادة بناء هادئة وتشكيل تحالفات مع مجموعات إقليمية. أيمن الظواهري زعيم القاعدة وفي تقريرها الأخير، حذرت الاستخبارات الأمريكية من أن كبار زعماء القاعدة "يعززون بنية القيادة العالمية للشبكة ويواصلون تشجيع الهجمات ضد الغرب والولايات المتحدة." وقال تقرير للأمم المتحدة صدر في أوائل العام الجاري حول التهديد العالمي للإرهاب، إنه يبدو أن لدى القاعدة "طموحات كبيرة، فهي مازالت متماسكة، ونشطة في العديد من المناطق، ولديها طموح في أن تطرح نفسها أكثر على المسرح الدولي." وفي فبراير/شباط الماضي، حذر أيضا رئيس الاستخبارات البريطانية أليكس يونغ من عودة القاعدة. منتسبو الشبكة كانت الحملة الشرسة للطائرات بدون طيار، ومقتل زعيم التنظيم أسامة بن لادن، وتحدي تنظيم الدولة، كلها عوامل دفعت القاعدة لتبني تكتيكا جديدا. فقد عملت القاعدة على دعم المنتسبين "فروعها" في افريقيا والشرق الأوسط وجنوب آسيا. وهؤلاء المنتسبون ميلشيات محلية، مندمجة في مجتمعات محلية، وأقسمت على الولاء لقيادة القاعدة. تفجير في الصومال من تدبير حركة الشباب المنتسبة للقاعدة وعكس تنظيم الدولة، فإن القاعدة تحرص على عدم تنفير السكان المحليين. ويقوم جانب من استراتيجيتها الحالية على بناء تحالفات محلية والمشاركة في تطوير المجتمعات المحلية. وفي عام 2013 أصدرت القاعدة "خطوطا إرشادية للجهاد" التي تضمنت العديد من الإصلاحات داخل المنظمة. من هو أسامة بن لادن؟ وتركز هذه الوثيقة بين أشياء أخرى على نهج المجتمع المحلي، وإصدار تعليمات لمقاتليها بتجنب أي سلوك قد يؤدي إلى "ثورة بين الناس". وتقول دكتورة إليزابيث كيندل الأستاذة في معهد بيمبروك في أوكسفورد:" إن القاعدة أدخلت ملفات محلية تثير القلق مثل الفساد والتهميش في برنامجها للجهاد العالمي، وهي تعمل كمنقذ محلي، وتقدم نفسها باعتبار أنها الوجه الطيب للجهاد في مقابل وحشية تنظيم الدولة". وقد ضاعفت القاعدة هجماتها من خلال فروعها المختلفة، ففي عام 2018 نفذت 316 هجوما في أنحاء العالم بحسب تقارير. فروع القاعدة القيادة المستقبلية؟ وفي خطاب عام 2015 قدم زعيم القاعدة الحالي أيمن الظواهري شابا باعتباره "أسدا من العرين" وكان ذلك الشاب هو حمزة بن لادن نجل زعيم القاعدة السابق أسامة بن لادن، وينظر إليه على نطاق واسع باعتباره الزعيم المستقبلي للقاعدة. نجل بن لادن الذي دفعته الصدفة لقيادة القاعدة السعودية تجرد نجل أسامة بن لادن من الجنسية وتعتبره الولايات المتحدة إرهابيا عالميا ورصدت جائزة قدرها مليون دولار أمريكي لمن يقدم معلومات عن مكان تواجده. مكافأة أمريكية لمن يرشد عن مكان حمزة بن لادن وتقدم المواقع الموالية للقاعدة على الانترنت حمزة بن لادن باعتباره النجم الصاعد الذي سيلهم الجيل المقبل من الجهاديين، ويبث الحيوية في شرايين الجماعة. وفي السنوات الأخيرة أصدر حمزة بن لادن رسائل صوتية وفيديو تحض أنصار الجماعة على مهاجمة الولايات المتحدة وحلفائها انتقاما لمقتل والده. وتقول لينا الخطيب، رئيسة برنامج الشرق الأوسط وشمال أفريقيا في تشاتام هاوس (المعهد الملكي للعلاقات الدولية):"إن نهاية دولة الخلافة التابعة لتنظيم الدولة دفعت تنظيم القاعدة ليكون أكثر تأملا واستراتيجية في ما يتعلق بعملياته، فالقاعدة الآن تحتاج أكثر لزعيم استراتيجي وهذا يساعد حمزة في الحصول على الدعم لخلافة والده كزعيم للقاعدة."
https://www.bbc.com/amharic/news-50120931
https://www.bbc.com/arabic/business-50116008
የምርምር አካል የሆነው ይህ በረራ ረዥም በረራዎች በመንገደኞች፣ በፓይለቶችና በአውሮፕላን አስተናጋጆች ላይ የሚያደርሰው ተፅእኖን በጥልቀት የሚያይ ይሆናል። ቦይንግ 787-9 አውሮፕላን አርባ ዘጠኝ መንገደኞችን አሳፍሮ የነበረ ሲሆን አስራ ዘጠኝ ሰዓታት ከአስራ ስድስት ደቂቃ በሯል። •"አደጋውን ስሰማ ክው ነበር ያልኩት..." አቶ ተወልደ ገ/ማርያም •"አደጋውን ስሰማ በረራው ጠዋት እንዳልሆነ ራሴን አሳመንኩኝ" የረዳት አብራሪው ጓደኛ መነሻውን ኒውዮርክ አድርጎ የአውስትራሊያ መዲና ሲድኒ ለመድረስም የ16 ሺህ ሁለት መቶ ኪሎ ሜትር ርቀትን በሯል። አየር መንገዱ በሚቀጥለው ከለንደን ወደ ሲድኒም የሚደረግ በረራንም አቅዷል። እነዚህ በረራዎች ካንታስ በተያዘው የአውሮፓያውያን ዓመት የሚጀምረውን የበረራ መስመር የሚወስን ይሆናል። •ቦይንግ ተከሰሰ፤ ሰለአደጋው ተጨማሪ መረጃዎች እየወጡ ነው •"አደጋውን ስሰማ ክው ነበር ያልኩት..." አቶ ተወልደ ገ/ማርያም በረራዎቹም ከተሳኩ በሚቀጥሉት አራትና አምስት ዓመታት ውስጥ ሙሉ በሙሉ በረራ የሚጀመር ይሆናል። እስካሁን ባለው መረጃ መንገደኞችንና እቃ ጭኖ ያለምንም እረፍት ይህን ያህል ሰዓት መብረር የቻለ አውሮፕላን እንደሌለ ሮይተርስ ዘግቧል። ለዚህም በረራ ቅድመ ዝግጅቶች የተደረጉ ሲሆን፤ አውሮፕላኑ የነዳጅ እጥረት እንዳያጋጥመውና፤ ነዳጅ ለመሙላትም እንዳይቆም ሙሉ በሙሉ ነዳጅ ከመሞላት በተጨማሪ፤ የተወሰኑ የመንገደኛ ሻንጣዎችን ብቻ ጭኖ ሌላ ምንም አይነት እቃ እንዳይጭን እንደተደረገ ተገልጿል። መንገደኞቹ ከተሳፈሩበት እስኪወርዱበት ባሉት ሰዓታት ውስጥ በጥብቅ ቁጥጥር ስር የነበሩ ሲሆን፤ አውሮፕላኑ ላይ እንደተሳፈሩም ወዲያው እንዳይተኙም ተደርጓል። ከስድስት ሰዓት በኋላም ከፍተኛ የካርቦሃይድሬት መጠን ያለው ምግብ እንዲመገቡ የተደረገ ሲሆን፤ በአውሮፕላኑ ውስጥ ያለው የብርሃን መጠን ተቀንሶ እንዲተኙ ተበረታትተዋል። •የሆሊውዱ ሃኪም ገብረወልድን ያውቁታል? በአውሮፕላኑ ውስጥም የፓይለቶችን የአዕምሮ እንቅስቃሴ፤ የእንቅልፍን ሁኔታ የሚቆጣጠረውን የሜላቶንን ሆርሞን መጠን እንዲሁም ካላቸው የንቃት ሁኔታም ጋር ተያይዞ ክትትሎች ነበሩ ተብሏል። መንገደኞቹ የተለያዩ ስፖርታዊ እንቅስቃሴዎችን ሲያደርጉ የነበረ ሲሆን በተለይም የተለያየ መልክአ ምድርን በሚያልፉበት ጊዜ ሰውነታቸው ላይ የሚመጣውንም ለውጥ ለማየት ተሞክሯል። በቅርቡ ረዥም ሰዓትን የሚበሩ አየር መንገዶች ቁጥራቸው እየጨመሩ ሲሆን ለምሳሌም የሲንጋፖር አየር መንገድ ከሲንጋፖር ወደ ኒውዮርክ የአስራ ዘጠኝ ሰዓታት በረራ ባለፈው ዓመት ጀምሯል። በአሁኑም ሰዓት ረዥሙ በረራ የሚባለው ይኸው ነው። ባለፈው ዓመትም እንዲሁ ኳንታስ የ17 ሰዓታት በረራ ከፐርዝ ወደ ለንደን የጀመረ ሲሆን፤ የኳታር አየር መንገድም በተመሳሳይ ከኦክላንድ ወደ ዶሃ የ17.5 ሰዓታት ጉዞ ጀምሯል።
الطائرة لدى هبوطها في سيدني واستغرقت الرحلة، على متن طائرة من طراز بوينغ 787-9 تقل 49 شخصا، 19 ساعة و16 دقيقة، وذلك من نيويورك إلى سيدني. وبلغت المسافة التي قطعتها الطائرة في هذه الرحلة 16200 كيلومتر. وتخطط الشركة الأسترالية لاختبار رحلة طويلة دون توقف من لندن إلى سيدني الشهر المقبل. ويتوقع أن تتخذ كانتاس قرارا بحلول نهاية 2019 بشأن تسيير رحلات منتظمة على المسارين. وفي حالة إقرارها، يُتوقع أن تبدأ هذه الخدمة في 2022 أو 2023. مواضيع قد تهمك نهاية وحتى الآن، لم تحلق طائرة تجارية لمسافة بالغة الطول على هذا النحو وهي ممتلئة بالركاب وبها حمولة، وكالة رويترز للأنباء. ومن أجل توفير ما يكفي من الوقود لقطع الرحلة دون الحاجة لإعادة التزود بالوقود، أقلعت الطائرة بخزان ممتلئ عن آخره، وأمتعة محدودة، وبدون حمولة. وضبط الركاب ساعاتهم على توقيت سيدني بعد الصعود إلى الطائرة، وظلوا مستيقظين حتى حلول الظلام في شرق أستراليا للتخفيف من أثر الإرهاق الناتج عن اختلاف التوقيت في السفر. وبعد ست ساعات، وُزعت على الركاب وجبات تحتوي على كمية كبيرة من النشويات مع تعتيم الإضاءة داخل الطائرة لمساعدتهم على النوم. أفراد طاقم الطائرة يحتفلون بعد انتهاء التجربة وتضمنت الاختبارات على متن الطائرة قياس موجات المخ ومستويات الميلاتونين لدى قائدي الطائرة، ومستوى اليقظة لديهم. كما تضمنت الاختبارات تمرينات رياضية للركاب الذين خضعوا كذلك لقياس أثر المرور عبر مناطق زمنية عديدة على أجسامهم. وقال آلان جويس، المدير التنفيذي لشركة كانتاس: "إنه سبق بالغ الأهمية في عالم الطيران. آمل أن يتحول هذا إلى خدمة منتظمة تساعد في إضفاء قدر أكبر من السرعة على الرحلات التي يقطعها الناس من أحد أطراف الكرة الأرضية إلى آخر". واشتدت المنافسة في سوق طيران المسافات الطويلة في الفترة الأخيرة مع بدء عدد كبير من الشركات على مستوى العالم تنظيم رحلات من هذا النوع. وفي العام الماضي، دشنت الخطوط الجوية السنغافورية رحلة تستغرق حوالي 19 ساعة من سنغافورة إلى نيويورك، وهي تعتبر الرحلة الأطول على الإطلاق على مستوى العالم بين الرحلات الجوية التجارية. كما بدأت كانتاس العام الماضي رحلة جوية منتظمة من بيرث إلى لندن تمتد لحوالي 17 ساعة. وتوفر الخطوط الجوية القطرية رحلة جوية من أوكلاند إلى الدوحة تستغرق 17.5 ساعة.
https://www.bbc.com/amharic/news-49041902
https://www.bbc.com/arabic/middleeast-49041025
ሐሙስ ዕለት የኢራን ሰው አልባ አውሮፕላን የአሜሪካ የጦር መርከብን በ914 ሜትር ርቀት ቀርቦ እንደነበር የተናገሩት ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ፤ የጦር መርከቡም "ራሱን የመከላከል እርምጃ" ወስዷል ብለዋል። ኢራን በበኩሏ ሰው አልባ አውሮፕላን ስለመጥፋቱ መረጃ የለኝም ስትል ተናግራለች። ባለፈው ሰኔ ወር ላይ ኢራን የአሜሪካ ሰው አልባ አውሮፕላንን መታ መጣሏ ይታወሳል። • ክልልነት ለጠየቀው ሁሉ ቢሰጥ ችግሩ ምንድነው? ኢራን እሁድ ዕለት የሌላ አገር "የነዳጅ ጫኝ መርከብና" 12 ሠራተኞቹን በገልፍ በኩል ነዳጅ በሕገ ወጥ መንገድ ሲያዘዋውሩ በቁጥጥር ስር ማዋሏን ተናግራ ነበር። ኢራን ከግንቦት ወር ጀምሮ በአሜሪካ የዓለም እቃ ጫኝ መርከቦች በከፍተኛ ሁኔታ በሚንቀሳቀሱበት የባህር ክልል የነዳጅ ጫኝ መርከብ ላይ ጥቃት በማድረስ ስትከሰስ ነበር። ክሱን ግን ቴህራን አስተባብላለች። ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በሁለቱ አገራት መካከል የሚፈጠሩ ምልልሶችና እሰጥ አገባዎች በክልሉ ጦርነት ይቀሰቅሳል የሚል ስጋት በብዙዎች ዘንድ ፈጥሯል። ፕሬዝዳንት ትራምፕ በዋይት ሀውስ በሰጡት መግለጫ ላይ የኢራን ሰው አልባ አውሮፕላን መተው ጥለዋል የተባሉትን የአሜሪካ ጦር መርከብ ባልደረቦችን አደናንቀዋል። • የአዲስ አበባ መስተዳደርና የባላደራው ምክር ቤት • በአዲስ አበባ ቢያንስ 3.6 ሚሊዮን ብር የሚያወጡ ትራንስፎርመሮች ተሰረቁ "በግምት 914 ሜትር ተጠግታ የነበረች የኢራን ሰው አልባ አውሮፕላን ላይ የወሰዱት እርምጃ ራስን መከላከል ነው፤ አውሮፕላኗ በተደጋጋሚ ከአካባቢው እንድትርቅ ቢነገራትም ትዕዛዙን በመተላለፍና የመርከቡንና የሠራተኞቹን ደህንነት አደጋ ላይ በመጣሏ የማያዳግም እርምጃ ተወስዷል" ብለዋል። ዋሺንግተን ከዚህ አስቀድሞ ኢራን በቁጥጥር ስር ያዋለቻቸውን ነዳጅ ጫኝ መርከብና ሠራተኞቹን እንድትለቅ ጥሪ አቅርቦ ነበር። የኢራን ብሔራዊ መገናኛ ብዙኀን የኢራን ሪቮሊውሽነሪ ጋርድን ጠቅሶ፤ ነዳጅ ጫኝ መርከቡ አንድ ሚሊየን ሊትር ነዳጅ በድብቅ እያጓጓዘ ነበር ብሏል። በኋላም መገናኛ ብዙኀኑ ባወጣው ተንቀሳቃሽ ምስል የኢራን ፈጣን ጀልባ የፓናማ ባንዲራ የምታውለበልብ ሪሀ የተሰኘች ነዳጅ ጫኝ መርከብን ሲከብና ሲያስቆም አሳይቷል።
صورة أرشيفية للسفينة الحربية يو أس اس بوكسر وقال إن السفينة الحربية يو أس اس بوكسر "اتخذت إجراء دفاعيا" الخميس بعد اقتراب الطائرة إلى مسافة تصل إلى 914 مترا من السفينة. لكن إيران قالت إنه لا معلومات لديها عن فقد طائرة بدون طيار. وفي يونيو/حزيران الماضي أسقطت إيران طائرة عسكرية أمريكية في المنطقة. ووجهت الولايات المتحدة اللوم لإيران بشأن هجمات على ناقلات نفط منذ مايو/أيار في المنطقة المهمة لنقل النفط في العالم. وتنفي طهران الاتهامات الموجهة إليها. وأدت الحوادث الأخيرة إلى مخاوف من نشوب نزاع في المنطقة. ما الذي قاله ترامب؟ قال ترامب، متحدثا في البيت الأبيض، "أود أن أطلع الجميع على الحادث في مضيق هرمز اليوم، الذي شاركت فيه السفينة الحربية يو إس إس بوكسر". واضاف "اتخذت السفينة بوكسر إجراء دفاعيا ضد طائرة إيرانية بدون طيار كانت قد جاءت على مقربة كبيرة، نحو ألف ياردة، من السفينة، متجاهلة نداءات متكررة بالابتعاد، وكانت تهدد سلام السفينة وطاقمها. تم تدمير الطائرة على الفور". وقال ترامب "هذا أحدث إجراء استفزازي وإجراء عدائي تقوم به إيران ضد وحدات بحرية في المياه الدولية. تحتفظ الولايات المتحدة بحق الدفاع عن قواتنا ومنشآتنا ومصالحنا". وقالت واشنطن في وقت سابق إن إيران يجب أن تطلق سراح الناقلة التي تقول إنها احتجزتها. ونقلت وسائل الإعلام الإيرانية الرسمية عن الحرس الثوري الإيراني قوله إن السفينة كانت تهرب نحو مليون لتر من الوقود. ونشرت وسائل الإعلام الرسمية لاحقا مقطع فيديو لقوارب إيرانية تحيط الناقلة "ريا"، التي ترفع علم بنما. وقالت إيران إن الناقلة تم احتجازها قبالة سواحل جزيرة لاراك، جنوبي إيران. ما هي خلفية الأحداث؟ تزايدت التوترات في منطقة الخليج منذ أن شددت الولايات المتحدة العقوبات التي أعادت فرضها على قطاع النفط الإيراني بعد الانسحاب بصورة فردية من الاتفاق النووي الإيراني الذي تم إبرامه عام 2015. ووجهت الولايات المتحدة اللوم لإيران فيما يتعلق بهجومين منفصلين على ناقلات نفط في خليج عمان في مايو/ايار ويونيو/حزيران، وهي مزاعم تنفيها إيران. وأسقطت إيران أيضا طائرة مراقبة أمريكية بدون طيار فوق مضيق هرمز. وتقول طهران إن الطائرة اخترقت المجال الجوي الإيراني، وإن الحادث بعث بـ "رسالة واضحة لأمريكا". وقال الجيش الأمريكي إن الطائرة كانت تحلق في المياه الدولية آنذاك، وأدان ما وصفه بأنه "هجوم دون استفزاز".
https://www.bbc.com/amharic/news-55019590
https://www.bbc.com/arabic/world-54989829
አሜሪካ ያላትን ስምና ተቀባይነትም ለመመለስ ጠንክረው እንደሚሰሩም ቃል ገብተዋል። "የምናባክነው ጊዜ የለም" በማለትም የውጭ ጉዳይ መፅሄት ላይ ሃሳባቸውን አስፍረዋል። አዲሱ የአሜሪካ ፕሬዚዳንት በስልጣናቸው ዘመን አከናውናቸዋለሁ ብለው ከዘረዘሯቸው ጉዳዮችም መካከል የ2015ቱን የኢራን የኒውክሊየር ስምምነትን መመለስ አንዱ ነው። ባራክ ኦባማ በስልጣን ዘመናቸው ወቅት አሳክተዋቸዋል ከሚባሉት ጉዳዮች ውስጥ (JCPOA) ተብሎ የሚጠራው የኢራን የኒውክሊየር ፕሮግራም ሲሆን ፕሬዚዳንት ትራምፕ በ2018 ስምምነቱን አፍርሰዋል። ኃያላኑ አገራት የደረሱበትን ስምምነትና የፀጥታው ምክር ቤት ያፀደቀውን ውሳኔ ዕውቅናም አልሰጡም በሚልም ትራምፕ ተተችተው ነበር። ትራምፕ አገራቸውን ከስምምነቱ በማውጣት በሁለቱ ዓመታት ውስጥ ኢራን የኒውክሊየር ፕሮግራሟን እንዳትቀጥል ከፍተኛ ጫና ለማድረግ ቢሞክሩም ፍሬ አላፈራም። በጥር ወር ላይ ስልጣን የሚረከቡት ጆ ባይደንስ ኢራንን ይገቷት ይሆን? በተለይም የአሜሪካ ፖለቲካ እንዲህ በተከፋፈለበት ወቅትና የዓለም ሥርዓትም በተወሰነ መልኩ በተቀየረበት ወቅት፤ ማሳካት ይችሉ ይሆን? "ስትራቴጂያቸው ግልፅና ግልፅ ቢሆንም ቀላል አይሆንም" በማለት በሮያን ዩናይትድ ሰርቪስ ተቋም የኢራን ባለሙያ አኒሼህ ባሳሪ ታብሪዚ ይናገራሉ። ወደኋላ መመለስ የለም የተወሰኑ ፈተናዎች ሊያጋጥሙ እንደሚችሉ ግልፅ ነው። አሜሪካ በኢራን ላይ የጣለችው የተወሳሰበ ማዕቀብ መጠቀም ከፈለጉ በተወሰነ መልኩም ቢሆን እንደ ማስገደጃ ሊሆን ይችላል። ሆኖም ፕሬዚዳንቱ እስካሁን ድረስ የተናገሩት ኢራን የተደረሰውን የስምምነት ግዴታዋን እንድትወጣ ብቻ ነው። "ቴህራን ስምምነቱን በጥብቅ ልታከብር ይገባል" በማለት ጆ ባይደን ቢፅፉም ይህ ሁኔታ ግን አስቸጋሪ ሆኗል። ዶናልድ ትራምፕ ስምምነቱን ማፍረሳቸውን ተከትሎ ኢራንም የገባችውን ቃል አልጠበቀችም ተብሏል። የዓለም አቀፉ የአቶሚክ ኢነርጂ ኤጀንሲ የሩብ ዓመት ሪፖርት እንደሚያሳየው ኢራን ስምምነቱ ከሚፈቅዳላት በዝቅተኛ ሁኔታ የበለፀገ ዩራኒየም አስራ ሁለት እጥፍ አከማችታለች ብሏል። ከዚህም በተጨማሪ ዩራኒየሟን በከፍተኛ የጥራት ደረጃም ማበልፀግ ጀምራለች የተባለ ሲሆን ስምምነቱ ይፈቅድላት የነበረው 3.67 በመቶ ነው። በዝቅተኛ የጥራት ደረጃ የበለፀገ ዩራኒየም ለተለያዩ አገልግሎቶች ቢውልም በከፍተኛ የጥራት ደረጃ ጥርት ብሎ ከበለፀገ ግን በጦር መሳሪያነት፣ ለኒውክሊየር ቦምብነት ይውላል። ይህም ከፍተኛ ስጋት ነው። ምንም እንኳን እንዲህ አይነት ጉዳዮች ቀላል ቢመስሉም የኢራን ባለስልጣናት በበኩላቸው "አገሪቷ በምርምር ያባከነችውን ጊዜ ዝም ብላ አታቃጥልም፤ ሙሉ በሙሉም አታጠፋም" ይላሉ። "ወደ ኋላ አንመለስም። በአሁኑ ወቅት የደረስንበት ደረጃ አለ፤ እሱ ነው መታየት ያለበት" በማለት በዓለም አቀፉ አቶሚክ ኢነርጂ ኤጀንሲ የኢራን የቀድሞ አምባሳደር አሊ አስጋር ሶልታኒየህ ይናገራሉ። ፖለቲካዊ ጫና ከትራምፕ ይደረግባት የነበረውን ጫና መቋቋም የቻለችው ኢራን በአሁኑ ወቅት መመለስ ይገባቸዋል የምትላቸው ጥያቄዎች አሉ ትላለች። ባለስልጣናቱ ማዕቀቡ መነሳቱ በቂ አይደለም ይላሉ። በባለፉት ሁለት ዓመታት ተኩል ውስጥ አገሪቷ በማዕቀቡ ምክንያት ላጋጠማት የምጣኔ ሃብት ማሽቆልቆል ካሳ ሊከፈለኝ ይገባልም በማለት ትሞግታለች። ኢራን በመጪው ሰኔ ወር በምታደርገው ምርጫ ለውጥ ፈላጊዎችና የቀድሞው ሥርዓት በሚልም እየተፎካከሩ ይገኛሉ። የአገሪቱ የምጣኔ ሃብት መሽመድመዱን ተከትሎ የአገሪቱ ፕሬዚዳንት ሃሰን ሩሃኒ ተቀባይነት ዝቅ ብሏል። ጆ ባይደን የኢኮኖሚ እቀባውን በማላላት የፕሬዚዳንቱን ማሸነፍ እድል ከፍ የማድረግ ፍላጎት ይኖራቸው ይሆን? በቴህራን ዩኒቨርስቲ የፖለቲካል ሳይንስ ፕሮፌሰር የሆኑት ናስር ሃዲን ጄዚ፤ ጆ ባይደን የስልጣን ዘመናቸውን ከመጀመራቸው በፊት በኢራን ላይ ያላቸውን ጉዳይ ግልፅ ሊያደርጉት ይገባል ይላሉ። "ወደ ስምምነቱ ያለ ምንም ቅድመ ሁኔታ በፍጥነት እንመለሳለን ብለው ለሕዝቡ ቢነግሩ በቂ ይመስለኛል" ይላሉ። ፕሬዚዳንቱ ይህንን ማድረግ ካልቻሉ ሁኔታዎች በበለጠ እንደሚበላሹ ያስረዳሉ። የጆ ባይደን ወደ ኒውክሊየር ስምምነቱ መመለስ ጉዳይ በእሳቸው ብቻ አይወሰንም። የኒውክሊየር ስምምነቱ በአሜሪካ ፓርቲዎች መካከል ከፍተኛ ልዩነትን ያመጣ ሲሆን ሪፐብሊካኑ በከፍተኛ ሁኔታ ይቃወሙታል። በጆርጂያ ያለው የምክር ቤቱ ምርጫ ውጤት በጥር ወር ሲጠናቀቅ በዋሽንግተን ያለውን የኃይል ሚዛን የሚወስን ይሆናል። ይህም ሁኔታ አስተዳደሩ በምን አይነት ነፃነትም ተግባሩን ያከናውናልም የሚለውንም ያሳያል። አዲስ ጥምረቶች የኒውክሊየር ስምምነቱ የሁለትዮሽ ጉዳይ ብቻ አይደለም። ኃያላኑ አገራት ሩሲያ፣ ቻይና፣ ፈረንሳይ፣ ዩናይትድ ኪንግደምና ጀርመን እንዲሁም የአውሮፓ ኅብረት በስምምነቱ ላይ ድርሻ አላቸው፤ ዓለም አቀፍም ደጋፊም ተብለው ተካተዋል። በተለይም የአውሮፓውያኑ አሜሪካ ወደ ስምምነቱ ተመልሳ እንዲሳካ ታደርገዋለች የሚለውን በጉጉት የሚጠብቁት ይሆናል። ትራምፕ ስምምነቱን ካፈረሱት በኋላም ዩናይትድ ኪንግደም፣ ፈረንሳይና ጀርመንም ስምምነቱ እንዲቀጥል የራሳቸውን ሚና እየተጫወቱ ነበር። ሆኖም ሦስቱም የአውሮፓ አገራት ዓለም እንደተቀየረችና ወደቀድሞው ስምምነት መመለስም የማይቻል መሆኑንም ይረዱታል። ፕሮፌሰር አኒሴህ ባሲሪ ታብሪዚ እንደሚሉት ኢራን በቀጣናው የምታደርገው እንቅስቃሴ፣ የባሊስቲክ ሚሳይል ልማትና እንዲሁም የኒውክሊየር ስምምነቱ ጊዜ ማለፉም ጋር ተያይዞ የአውሮፓውያን አገራቱ ስምምነቱ በአዲስ መልክ እነዚህን ጉዳዮች ሊያካትት ይገባልም እያሉ ነው። የኒውክሊየር ስምምነቱን (JCPOA) በመጀመሪያ ሲቃወሙ የነበሩት እስራኤል፣ የተባበሩት አረብ ኤምሬትስና ባህሬንን የመሳሰሉ የቀጣናው አገራት በትራምፕ አማካኝነት ግንኙነታቸውን ለማደስ መወሰናቸው አዲስ ለሚመጣው ስምምነት በራቸው ክፍት ላይሆን ይችላል። "በአካባቢያችን ያለውን የደኅንነት ጉዳይ በተመለከተ ስምምነት መፈረም ካለበት እኛም መኖር አለብን" በማለት በዋሽንግተን የተባበሩት አረብ ኤምሬትስ አምባሳደር ዩሴፍ አል ኦታቢያ በቴልአቪቭ ዩኒቨርስቲ በነበረ ጉባኤ ላይ ተናግረዋል። የእስራኤልም አቻቸው አሞስ ያድሊን ይህንኑ አስተያየት የተጋሩት ሲሆን "እስራኤል ከመካከለኛው ምሥራቅ አጋሮቿ ጎን በመሆን ስምምነቶቹ ላይ መገኘት ትፈልጋለች" ብለዋል። የሳዑዲ አረቢያው ንጉሥ ሳልማን በበኩላቸው የዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ ኢራንን ተቃውሞ እንዲቆም ጥሪ አድርገዋል። በዚህ ሁሉ ፍራቻ፣ መጠራጠርና የተለያየ ፍላጎት መካከል ወደ ኒውክሊየር ስምምነት መመለስ ለጆ ባይደን ቀላል አይሆንም። መረሳት የሌለበት ጉዳይ ደግሞ ትራምፕ ስልጣናቸውን አላስረከቡም። ከዚህም በተጨማሪ ባለፈው ሳምንት ትራምፕ የኢራን የኒውክሊየር ማበልፀጊያ ጥቃት እንዲደርስበት ከፍተኛ አማካሪዎቻቸውን ጠይቀዋል የሚልም ዜና የአሜሪካ ሚዲያዎች ይዘው ወጥተዋል። በምርጫ የተሸነፉት የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ትራምፕ ኢራንን አልለቀቋትም አዲስ ማዕቀብም እያስተዋወቁ ሲሆን ሌሎች ተጨማሪ እቀባዎችም ይኖራሉ በማለትም እያስፈራሩ ነው። ትራምፕ እስከ ጥር ድረስ የሚያደርጉት ተግባር ግልፅ ይመስላል፤ ከእሳቸው ስልጣናቸውን ለሚረከቡት ጆ ባይደን ሥራቸውን ማክበድና፤ የደረሰውንም ጉዳት እንዳይቀለበስ ማድረግ ነው።
قادة إيران يقولون إن سياسات البلاد لن تتغير بناء على نتيجة الانتخابات الأمريكية ووعد بإنقاذ سمعة أمريكا قائلاً إنه متعجل لتنفيذ ذلك." ليس أمامنا وقت لنضيعه"، كما كتب في مجلة السياسة الخارجية في وقت مبكر من هذا العام. من هو جو بايدن الذي حاول دخول البيت الأبيض منذ 1987؟ وضمن القائمة المطولة لما يتعين عليه القيام به، يأتي تعهده بإعادة الانضمام للاتفاق النووي الإيراني -أو ما يعرف رسمياً بخطة العمل الشاملة المشتركة- والذي يعد واحداً من أبرز انجازات سلف دونالد ترامب في البيت الأبيض باراك أوباما. ومنذ انسحابه من الاتفاق في مايو/ أيار 2018، يبذل ترامب قصارى جهده للقضاء عليه. مواضيع قد تهمك نهاية غير أنه وبالرغم من سياسة "الضغط الأقصى" التي انتهجها ترامب لما يزيد عن عامين، فإن الجمهورية الإسلامية لم تتراجع وأصبحت أقرب إلى امتلاك التكنولوجيا التي تحتاجها لإنتاج سلاح نووي مما كانت عليه حين بدأت الولايات المتحدة ممارسة ضغوطها. فهل سيعود جو بايدن الذي سيتولى الرئاسة في يناير/ كانون الثاني إلى الوضع السابق؟ وهل يمكنه أن يفعل ذلك، بالنظر إلى مرور الوقت، والانقسام الذي تشهده السياسة الأمريكية؟ "الاستراتيجية واضحة للغاية"، كما تقول أنيسة بصيري تبريزي خبيرة الشؤون الإيرانية في المعهد الملكي للخدمات المتحدة بلندن. "لكن الأمر لن يكون سهلا". كيف ساهمت العقوبات الأمريكية في تفاقم أزمة كورونا في إيران؟ "لا عودة إلى الوراء" من الإنصاف أن نقر بوجود تحديات كبيرة. فالشبكة المعقدة من العقوبات الأمريكية التي فُرضت على مدى العامين الماضيين تمنح بايدن مساحة كبيرة من النفوذ الممكن، في حال قرر استخدامها. وهو لم يتحدث حتى الآن سوى عن تمسك إيران بالتزاماتها بموجب اتفاقية خطة العمل الشاملة المشتركة. إيران تراجعت عن بعض التزاماتها النووية الرئيسية رداً على العقوبات التي فرضها الرئيس ترامب وقد كتب في يناير/ كانون الثاني قائلا: "يجب على طهران العودة إلى الالتزام الصارم". غير أن هذا يمثل تحدياً في حد ذاته. إذ أن إيران بدأت التراجع عن التزاماتها بعد انسحاب دونالد ترامب من خطة العمل الشاملة المشتركة. وفي تقريرها ربع السنوي، ذكرت الوكالة الدولية للطاقة الذرية أن إيران قامت بتخزين اثني عشر ضعفا من كمية اليورانيوم المخصب المسموح بها بموجب خطة العمل الشاملة المشتركة. وبدأت كذلك تخصيب اليورانيوم بدرجة نقاء أعلى من نسبة 3.67% المسموح بها حسب الاتفاق. مخزون إيران من اليورانيوم المخصب يزيد "12 ضعفا" على الحد المسموح ويُستخدم اليورانيوم منخفض التخصيب في الكثير من الأغراض المدنية المتعلقة بالطاقة النووية، لكن في صورته الأعلى نقاءً (والتي لم تكن إيران قريبة منها ولا يُعرف أنها كانت تسعى للوصول إليها) يمكن أن يُستخدم في تصنيع قنبلة نووية، وهنا يكمن القلق. وفي حين أن هذه القضايا ربما تكون واضحة نسبياً في التعامل معها، فقد قال مسؤولون إيرانيون مراراً إن خطواتهم باتجاه عدم الالتزام بالاتفاق "لا رجعة فيها"، وإنه لا يمكن ببساطة محو التقدم الذي يتم إحرازه في مجالات البحث والتطوير في إيران. ويقول علي أصغر سلطانية المندوب الإيراني السابق لدى الوكالة الدولية للطاقة الذرية: "لا يمكننا أن نرجع إلى الوراء. نحن الآن نصل من النقطة أ إلى النقطة ب، وهذا ما وصلنا إليه حاليا". من هو الأفضل لإيران: ترامب أم بايدن؟ ضغط سياسي لكن إيران، التي نجت من عاصفة ترامب، لديها مطالبها. إذ يقول مسؤولون إن رفع العقوبات لن يكون كافيا. وتتوقع إيران أن يتم تعويضها عن عامين ونصف من الأضرار الاقتصادية. تراجعت قيمة العملة الإيرانية وارتفعت معدلات التضخم ومع اقتراب موعد الانتخابات الرئاسية في يونيو/ حزيران من العام القادم، يتنافس معسكرا الإصلاحيين والمتشددين من أجل الفوز بالمنصب. وقد تراجع التأييد الشعبي للرئيس حسن روحاني مع تدهور الوضع الاقتصادي في إيران. فهل يشعر جو بايدن بحاجة لتعزيز فرص روحاني من خلال البدء في تخفيف العقوبات؟ يقول ناصر هديان- جازي أستاذ العلوم السياسية في جامعة طهران إنه يتعين على بايدن أن يوضح نواياه قبل تولي المنصب. " أن يقدم رسالة عامة مفادها أنه سيعود لخطة العمل الشاملة المشتركة بدون شروط، وعلى وجه السرعة، سيكون ذلك جيداً بما يكفي". ويضيف أن عدم قيامه بذلك يمكن أن يسمح لـ"المفسدين" في إيران والولايات المتحدة والمنطقة بتقويض فرص التقارب. الرئيس الإيراني حسن روحاني قال إن بلاده ستستغل أي فرصة لتخفيف وطأة العقوبات بيد أن مساحة المناورة قد تكون محدودة أمام بايدن. فقد انهار إلى حد كبير دعم الاتفاق النووي داخل الولايات المتحدة على مستوى الحزبين، مع معارضة أغلب الجمهوريين له. ومن شأنه نتائج جولتي الإعادة لمقعدي مجلس الشيوخ عن ولاية جورجيا في يناير/ كانون الثاني أن تحسم توازن القوى في واشنطن، و- ربما- مدى حرية الإدارة القادمة في التصرف. تحالفات جديدة بالطبع لم تكن خطة العمل الشاملة المشتركة شأناً ثنائياً قط. إذ أن رعاتها الدوليين الآخرين، روسيا والصين وفرنسا والمملكة المتحدة وألمانيا والاتحاد الأوروبي راهنوا من أجل إنجاحها، بطريقة أو بأخرى. والرعاة الأوروبيون على وجه الخصوص حريصون على يروا واشنطن وقد عادت من جديد لالتزامها بإنجاح الاتفاق. وكانت المملكة المتحدة وفرنسا وألمانيا (الثلاثي الأوروبي) قد حاولت الإبقاء على الاتفاق حياً خلال سنوات ترامب، ويمكنها الآن أن تلعب دوراً من أجل التفاوض بشأن شروط عودة واشنطن. القوى الدولية حاولت الإبقاء على الاتفاق النووي حيا غير أن ثمة إقرار في لندن وباريس وبرلين بأن العالم قد تحرك وأن عودة بسيطة للاتفاق الأصلي أمر غير مرجح. " حتى دول الثلاثي الأوروبي تتحدث بصورة متزايدة الآن عن اتفاقية متابعة لخطة العمل الشاملة المشتركة "، كما تقول أنيسة بصيري تبريزي من المعهد الملكي للخدمات المتحدة. وتضيف أن أي اتفاق كهذا سيسعى إلى أن يشمل تحركات إيران الإقليمية وتطوير الصواريخ الباليستية إلى جانب تقييد أنشطة طهران النووية مع قرب انتهاء سريان شروط خطة العمل الشاملة المشتركة. الاتفاق النووي الإيراني: ماذا بقي منه بعد خمس سنوات؟ كذلك، حقيقة أن بعض الدول الإقليمية التي عارضت الاتفاق - إسرائيل والإمارات والبحرين- وقعت مؤخراً اتفاقيات لتطبيع العلاقات برعاية وتشجيع إدارة ترامب، سيجعل تجاهل مصالحها أكثر صعوبة. وقال سفير الإمارات لدى واشنطن، يوسف العتيبة، في لقاء نظمه معهد دراسات الأمن القومي في تل أبيب: " إذا كنا سنتفاوض بشأن أمن الجزء الذي نعيش فيه من العالم، فيجب أن نكون هناك". ووافقه الرأي المحاور الإسرائيلي عاموس يادلين مدير المعهد قائلاً " إسرائيل أيضاً تريد أن تكون على الطاولة مع حلفائنا في الشرق الأوسط". تمتلك إيران اكبر ترسانة صواريخ باليستية في الشرق الأوسط من جانبه، دعا العاهل السعودي الملك سلمان إلى اتخاذ "موقف حاسم من جانب المجتمع الدولي ضد إيران". بالتالي سيكون إحياء خطة العمل الشاملة المشتركة مع مراعاة رؤى ومصالح هؤلاء الذين يخشونها بمثابة مهمة دبلوماسية بالغة التعقيد بالنسبة لجو بايدن. ولا ننسى أن سلفه لم يكمل ولايته بعد. فقد أفادت وسائل إعلام أمريكية بأن ترامب سأل مستشاريه البارزين الأسبوع الماضي عن خيارات مهاجمة موقع نووي إيراني، قبل أن يُنصح بالعدول عن ذلك. غير أنه وفي تحدٍ للأعراف التقليدية المرتبطة بما يعرف إدارة "البطة العرجاء" (أي الأيام الاخيرة من إدارة الرئيس المنتهية ولايته)، مازال ترامب يمارس ضغوطاً على إيران بإدخاله عقوبات جديدة بعد هزيمته في الانتخابات، مهدداً بفرض المزيد منها. وأياً كان ما سيفعله من الآن وحتى نهاية يناير/ كانون الثاني، تبدو نيته واضحة، وهي أن يجعل إصلاح الضرر أصعب ما يكون على جو بايدن.
https://www.bbc.com/amharic/news-54463752
https://www.bbc.com/arabic/world-54462721
እንደ ጆንስ ሆፕኪንስ ዩኒቨርሲቲ መረጃ መሰረት ከአንድ ቢሊዮን በላይ የሕዝብ ብዛት ባላት አህጉር አፍሪካ፤ እስካሁን በቫይረሱ መያዛቸው የተረጋገጠ ሰዎች ቁጥር 1.5 ሚሊዮን ገደማ ነው። የሟቾቹ አጠቃላይ ቁጥር ደግሞ 37 ሺህ። ይህም በአሜሪካ ከተመዘገበው 580 ሺህ ፣ በአውሮፓ 230 ሺህ እና በእስያ 205 ሺህ የሟቾች ቁጥር ጋር ሲነፃፀር አነስተኛ ነው። በቫይረሱ የሚያዙ ሰዎች ቁጥርም በአፍሪካ እየቀነሰ መሆኑን መረጃዎች ያሳያሉ። በሽታውም ከሌሎች አህጉራት ጋር ሲታይ በአፍሪካ ያን ያህል የከፋ እንዳልሆነ የግልና የሕዝብ ድርጅቶችን መረጃ በማጠናቀር የተሰራ አህጉራዊ ጥናት አመልክቷል። ይሁን እንጅ በአህጉሪቷ እየተደረገ ያለው ምርመራ አነስተኛ መሆኑ በሽታውን ለመቆጣጠር የሰጠችውን ምላሽ አጥልቶበታል። ቢሆንም ግን በአፍሪካ ሳይመዘገብ የቀረ የሞት ቁጥር መኖሩን የሚያመላክት መረጃ አለመኖሩን የአፍሪካ የበሽታ መከላከያና መቆጣጠሪያ ማዕከል ዳሬክተር ዶክተር ጆን ኬንጋሶንግ ተናግረዋል። ታዲያ በአፍሪካ ከሌላው አህጉር በተለየ በበሽታው አነስተኛ የሞት ቁጥር የተመዘገበበት ምክንያት ምንድን ነው? 1: ፈጣን እርምጃ በሌጎስ የሚገኝ ቤተ ክርስቲያን በአህጉሯ ለመጀመሪያ ጊዜ ቫይረሱ መገኘቱ የተረጋገጠው እአአ. የካቲት 14 በግብፅ ነበር። ወረርሽኙ ደካማ የጤና ሥርዓት ባላት አህጉር በስፋት እና በፍጥነት ይዛመታል የሚል ከፍተኛ ስጋትም ነበር። በመሆኑም ከመጀመሪያው ጀምሮ በርካታ የአፍሪካ መንግሥታት የቫይረሱን ሥርጭት ለመቆጣጠር አፋጣን እርምጃ ወሰዱ። በእጅ የመጨባበጥ ሰላምታን ማስቀረት፣ በተደጋጋሚ እጅን መታጠብ፣ አካላዊ ርቀትን መጠበቅ ፣ የአፍና አፍንጫ መሸፈኛ ማድረግን ወዲያው ነበር ያስተዋወቁት። እንደ ሌሴቶ ያሉ አንዳንድ አገራትም በአገራቸው ቫይረሱ መግባቱ ሳይረጋገጥ ነበር እርምጃ መውሰድ የጀመሩት። ሌሴቶ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ በማወጅ መጋቢት ወር ላይ ትምህርት ቤቶች እንዲዘጉ አድርጋለች። ከዚያም ለሦስት ሳምንታት የዘለቀ የእንቅስቃሴ ገደብ ጣለች። በተመሳሳይ ሌሎች የደቡባዊ አፍሪካ አገራትም ይህንኑ ተገበሩ። ይሁን እንጅ በግንቦት ወር መጀመሪያ ላይ የእንቅስቃሴ ገደቡ ከተነሳ ከቀናት በኋላ ሌሴቶ የመጀመሪያውን በቫይረሱ የተያዘ ሰው አገኘች። ከ2 ሚሊዮን በላይ የሕዝብ ብዛት ያላት ሌሴቶ እስካሁን 1 ሺህ 700 በቫይረሱ የተያዙ ሰዎችን የመዘገበች ሲሆን፤ የ40 ሰዎች ሕይወትም በቫይረሱ ሳቢያ አልፎባታል። 2: የሕዝብ ድጋፍ ፒኢአርሲ የተባለ ድርጅት ነሐሴ ወር ላይ በ18 አፍሪካ አገራት ላይ በሰራው የዳሰሳ ጥናት፤ ለጥንቃቄ መመሪያዎቹ የነበረው የሕዝብ ድጋፍ ከፍተኛ እንደነበር 85 በመቶ የጥናቱ ተሳታፊዎች ተናግረዋል። የጥናቱ ተሳታፊዎች ቀደም ብለው የአፍና አፍንጫ መሸፈኛ ያደርጉ እንደነበር አክለዋል። ሪፖርቱ " የሕብረተሰብ ጤና እና ማህበራዊ የጥንቃቄ እርምጃዎችን በመተግበር የአፍሪካ ሕብረት አባል አገራት ከመጋቢት እስከ ግንቦት ድረስ የቫይረሱን ስርጭት መቆጣጠር ችለው ነበር " ብሏል። ይሁን እንጅ ሰኔ ወር ላይ የተጣሉት ገደቦች እየላሉ በመምጣታቸው፤ ሐምሌ ወር ላይ በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ቁጥር ጭማሬ እንዳሳየ ሪፖርቱ ጨምሮ ገልጿል። ከዚያን ጊዜ ጀምሮ ወዲህ ግን ግማሽ በሚሆነው የአህጉሪቱ ክፍል በቫይረሱ የሚያዙ ሰዎች እና በበሽታው የሚሞቱ ሰዎች ቁጥር እየቀነሰ መጥቷል። ይህም ምን አልባት በደቡብ ንፍቀ ክበብ ካለው የክረምት የአየር ጠባይ ጋር ሊያያዝ እንደሚችል ተነግሯል። በአገራቱ በሽታውን ለመቆጣጠር የተጣሉ ገደቦችም ዋጋ ሳያስከፍሉ አልቀሩም ታዲያ። በኢኮኖሚው ፣ በማህበራዊው፣ በፖለቲካዊ ዘርፉ ላይ ተፅዕኖ አሳድሯል። በርካታ የሥራ እድሎችም ታጥፈዋል። በዓለማችን ጥብቅ የእንቅስቃሴ ገደብ ከጣሉ አገራት መካከል አንዷ የሆነችው ደቡብ አፍሪካ በዓመቱ የመጀመሪያው አጋማሽ 2.2 ሚሊዮን ሠራተኞች ሥራ አጥተዋል። በዚህም ምክንያት ምንም እንኳ በቫይረሱ የሚያዙ ሰዎች ቁጥር ቢጨምርም በርካታ አገራት ኢኮኖሚያቸውን እንደገና ለመክፈት ተገደዋል። እንደ ፒኢአርሲ ሪፖርት ከሆነ፤ ኢኮኖሚው እንደገና ለመከፈቱ የተሰጠው የሕዝብ አስተያየት የተቀላቀለ ነው። አካላዊ ርቀትን በመጠበቅ የበሽታውን ሥርጭት መቀነስ የሚቻል በመሆኑ እንቅስቃሴው መከፈት አለበት ያሉ ቢኖሩም፤ ሌሎች ደግሞ ወደ ቀድሞ እንቅስቃሴ መመለሱ ያዘናጋል ብለዋል። መረጃው እንደሚያመለክተው በአፍሪካ ያሉ ሕዝቦች ኮቪድ-19 አደገኛ በሽታ እንደሆነ ቢመለከቱትም፤ በርካቶች ግን ለራሳቸው ከሚያደርጉት ጥንቃቄ በላይ የኢኮኖሚውና ማህበራዊ ጫናው አይሎባቸዋል። ይህም ለበሽታው እንዲጋለጡ አድርጓቸዋል ሲል ሪፖርቱ ድምዳሜውን አስቀምጧል። 3: ወጣት የሕዝብ ብዛት እና አነስተኛ የአረጋውያን የእንክብካቤ ማዕከላት በአፍሪካ አብዛኛው ሕዝብ ወጣት በመሆኑ በሽታውን ለመቆጣጠር ከፍተኛ ሚና ተጫውቷል። በዓለም አቀፍ ደረጃ በበሽታው የሞቱት አብዛኞቹ ከ80 ዓመት በላይ ያሉ ናቸው። እንደ የተባበሩት መንግሥታት መረጃ ከሆነ አፍሪካ በአማካይ 19 ዓመት እድሜ ያላቸው የዓለማችን ከፍተኛ የወጣቶች ቁጥር የሚገኝባት አህጉር ናት። እንደ የዓለም ጤና ድርጅት ከሆነ በሽታው በአብዛኛው በወጣቶቹ ውስጥ ነው ያለው፤ ነገር ግን ከሰሃራ በታች ባሉ አገራት 91 በመቶ የሚሆኑት በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ከ60 ዓመት በታች ናቸው፤ ከ80 ዓመት በላይ የሆኑትም ምልክት የማያሳዩ ናቸው። በናይሮቢ ህፃናት እጃቸውን ሲታጠቡ "በአፍሪካ ደግሞ ከ65 ዓመት በላይ የሆነው ሕዝብ 3 በመቶ ብቻ ነው። በአውሮፓ፣ ሰሜን አሜሪካ እና ሃብታም የእስያ አገራት ግን በእድሜ የገፋ ሕዝብ ነው ያላቸው።" ሲሉ የዓለም ጤና ድርጅት የአፍሪካ ዳሬክተር ዶክተር ማሺዲሶ ሞቲ ተናግረዋል። ዳይሬክተሩ አክለውም በምዕራብ አገራት አረጋውያን የሚኖሩት በእንክብካቤ ማዕከላት መሆኑን በመጥቀስ እነዚህም የበሽታው ሥርጭት ጠንከር ያለባቸው ቦታዎች መሆናቸውን ጠቁመዋል። በአፍሪካ አገራት አብዛኞቹ በእድሜ የገፉ ሰዎች በሚኖሩባቸው የገጠር አካባቢዎች እንደዚህ ዓይነት ማቆያዎች የተለመዱ አይደሉም። በአብዛኞቹ የአፍሪካ አገራትም ሰዎች በከተማ ሲሰሩ ቆይተው ጡረታ ሲወጡ ወደ ገጠር የመሄድ ልማድ አለ። ይህ ደግሞ በገጠር አካባቢም ያለው የሕዝብ ብዛት አነስተኛ በመሆኑ አካላዊ ርቀትን ለመጠበቅ ቀላል ነው። ከዚህም በተጨማሪ በአገር ውስጥም ሆነ በአገራቱ መካከል ባለው ያልዳበረው የትራንስፖርት ሥርዓት ከበሽታው መሸሸጊያ ምክንያት ሆኗል። አፍሪካዊያን ባደጉ አገራት እንዳሉ ሕዝቦች ጉዞ አያደርጉም። ይህም ከሰዎች ጋር ያላቸውን ንክኪ እንዲቀንስ አድርጎታል። 4: ምቹ የአየር ንብረት በአሜሪካ የሜሪላንድ ዩንቨርሲቲ አጥኝዎች የሙቀት መጠን፣ የወበቅ እና ኬክሮስ [ከምድር ወገብ በላይና በታች ያለው ርቀት]እና በኮሮናቫይረስ ሥርጭትን በተመለከተ አንድ ጥናት አካሂዷል። የጥናቱ ቡድን መሪ ሞሃመድ ሳጃዲ "በመጀመሪያ በዓለማችን 50 ከተሞች ያለውን የቫይረሱን ሥርጭት ተመለከትን። ቫይረሱ ዝቅተኛ የሙቀት መጠንና ወበቅ ውስጥ ለመሰራጨት ጊዜ አልወሰደበትም" ሲሉ ተናግረዋል። "ይህ ማለት ግን በሌላ አየር ጠባይ ውስጥ ቫይረሱ አይሰራጭም ማለት አይደለም" ያሉት አጥኝው፤ የሙቀት እና ወበቅ መጠን ሲቀንስ ግን ቫይረሱ በተሻለ የመሰራጨት እድል አለው ብለዋል። በመሆኑም ከትሮፒካል [ከምድር ወገብ አካባቢ ርቀው የሚገኙ] የአፍሪካ አገራት ከሌሎቹ የባሰ ችግር ገጥሟቸዋል። 5: ጥሩ የማህበረሰብ ጤና ሥርዓት የኮቪድ-19 ወረርሽኝ የተከሰተው የዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ የኢቦላ ወረርሽኝን ለመዋጋት እየታገለች ባለበት ወቅት ነበር። ጎረቤት አገራትም በተጠንቀቅ ላይ ነበሩ። በመሆኑም ለተጓዦች የሚደረግ የኢቦላ ምርመራ የኮቪድ-19 ምርመራን እንዲያካትት ተደርጓል። አስከፊውን የኢቦላ ወረርሽኝ እአአ ከ2013-2016 ሲታገሉ የቆዩት በርካታ የምዕራብ አፍሪካ አገራትም በሕብረተሰብ ጤና እርምጃዎች ላይ ጥሩ ልምድ አካብተው ነበር። ታማሚዎችን ለይቶ ማቆያ ማስገባትን፣ ንክኪ ያላቸውን ሰዎች መለየትን፣ እነርሱን መፈለግና መርምሮ ለይቶ ማቆያ ማስገባትን ጨምሮ የሚወሰዱ ሌሎች እርምጃዎች ኮቪድ-19ንም ለመከላከል ተጠቅመውበታል። በናይጄሪያ የፖሊዮ ክትባት ከዚህም በተጨማሪ ከፍተኛ የሕዝብ ብዛት ያላት አፍሪካዊቷ አገር ናይጀሪያ፤ የፖሊዮ መከላከያ ክትባት ለመስጠት በየመንደሩ የሚሄደውን የጤና ቡድን፤ ስለ አዲሱ ወረርሽኝ [ኮቪድ-19] ለሕብረተሰቡ ግንዛቤ ለመፍጠር በአፋጣኝ እንዲሰማራ አድርጋለች። ይህ በፖሊዮ መከላከል ፕሮግራም ላይ ይሰሩ የነበሩት ዶክተር ሮስመሪ ኦንይቤ ሚያዚያ ላይ ያቀረቡት ሃሳብ ነበር። ዶክተር ሮስመሪ " ዜናውን እንደሰማሁ ሕብረተሰቤን ለመጠበቅ የእኔ ሙያ እና እርዳታ እንደሚያስፈልግ አሰብኩ። በመሆኑም ፖሊዮ ላይ የሚሰሩ ባለሙያዎችን በማንቀሳቀስ ንክኪ ያላቸውን ሰዎች እንዲለዩ እና እንዲከታተሉ አደረግን" ብለዋል። ከሌሎች ዓለማት ጋር ሲነፃፀር በአብዛኛው የአፍሪካ አገራት ሆስፒታሎች መሰረተ ልማት ያልተሟላና ያልዘመነ ነው። የአህጉሪቷ ጥንካሬም በተፈተነው የሕብረተሰብ ጤና ሥርዓት ውስጥ ይገኛል። ይህ ማለት ግን የአፍሪካ ሕዝብ መዘናጋት አለበት ማለት አይደለም። የዓለም ጤና ድርጅት የአፍሪካ ዳሬክተር ዶክተር ሞቲ " በቀጠናው ያለው የቫይረሱ ስርጭት አዝጋሚ ነው ማለት ወረርሽኙ ለተወሰነ ጊዜ ይቆያል ማለት ነው። ሥርጭቱ ሊጨምር እንደሚችልም ይጠበቃል" በማለት አሳስበዋል።
ولدى القارة التي يبلغ عدد سكانها أكثر من مليار نسمة، نحو 1.5 مليون حالة إصابة بالفيروس، وفقا لبيانات جمعتها جامعة جون هوبكنز. وهذه الأرقام أقل بكثير من تلك الموجودة في أوروبا وآسيا والقارتين الأمريكيتين، ويترافق ذلك مع انخفاض مطرد في حالات الإصابة المبلغ عنها. وسجلت أفريقيا نحو 37 ألف حالة وفاة جراء الإصابة بالفيروس، مقارنة بنحو 580 ألف حالة وفاة في الأمريكيتين، و 230 ألف وفاة في أوروبا ، و 205 آلاف في آسيا. وأشارت دراسة حديثة أجرتها مبادرة بي إي أر سي، التي تضم تضم عدداً من المنظمات الخاصة والعامة في القارة الأفريقية لتحقيق شراكة من أجل رد ضد كوفيد 19 مبني على الأدلة الموثقة، إلى أن معدل الوفيات في إفريقيا أقل من معدل الوفيات العالمي، مما يشير إلى أن نتائج تأثير الفيروس كانت أقل حدة بين السكان الأفارقة. وقال الدكتور جون نكينجاسونج ، رئيس المراكز الأفريقية لمكافحة الأمراض والوقاية منها (Africa CDC) ، إن معدلات فحص الكشف عن الفيروس المنخفضة تظل تقوض فكرة وجود استجابة جيدة لمكافحة الفيروس في القارة، على الرغم من أنه ليس هناك ما يشير إلى أن عددا كبيرا من الوفيات جراء الإصابة بكوفيد-19 لم يتم تسجيله. مواضيع قد تهمك نهاية فما هي أسباب معدل الوفيات المنخفض نسبياً هذا في إفريقيا؟ 1- إجراءات سريعة أُكد وقوع حالة الإصابة الأولى في القارة الأفريقية في مصر في 14 فبراير/شباط. وكانت هناك مخاوف من أن يطغى تفشي الفيروس المستجد بسرعة على النظم الصحية الهشة إلى حد كبير في القارة فلا تستطيع احتواءه. أعيد فتح معظم دور العبادة في البلدان الأفريقية بعد تخفيف القيود لذلك، اتخذ معظم الحكومات الإفريقية منذ البداية، إجراءات صارمة لمحاولة إبطاء انتشار الفيروس. واتبعت إجراءات توصيات الصحة العامة بشأن مكافحة الفيروس، وبضمنها تجنب المصافحة وغسل اليدين بشكل متكرر والتباعد الاجتماعي وارتداء الكمامات. فيروس كورونا: ما أعراضه وكيف تقي نفسك منه؟ فيروس كورونا: ما هي احتمالات الموت جراء الإصابة؟ فيروس كورونا: هل النساء والأطفال أقلّ عرضة للإصابة بالمرض؟ فيروس كورونا: كيف ينشر عدد قليل من الأشخاص الفيروسات؟ وتصرف بعض البلدان مثل ليسوتو في هذا الصدد، حتى قبل الإبلاغ عن حالة إصابة واحدة. حيث أعلنت حالة الطوارئ وأغلقت المدارس في 18 مارس/آذار، وفرضت الإغلاق العام لمدة ثلاثة أسابيع بعد حوالي 10 أيام، في انسجام مع العديد من دول جنوب إفريقيا الأخرى. ولكن بعد أيام فقط من رفع الإغلاق في أوائل مايو/أيار، اكتشفت ليسوتو، أولى حالات الإصابة المؤكدة لديها. ورغم عدد سكانها الذي يزيد عن مليوني نسمة، فقد سجلت حتى الآن حوالي 1700 حالة إصابة بالفيروس و 40 حالة وفاة فقط. 2 - دعم الناس وكشف استطلاع، أجرته مبادرة بي إي أر سي في 18 دولة في أغسطس/آب، عن أن التأييد العام لاتباع تدابير السلامة العامة كان مرتفعاً. إذ قال 85 في المئة ممن شاركوا في الاستطلاع، إنهم ارتدوا الكمامات في الأسبوع السابق. وذكر التقرير أنه "مع تنفيذ إجراءات صحية واجتماعية صارمة، تمكنت الدول الأعضاء في الاتحاد الأفريقي من احتواء الفيروس في الفترة الواقعة بين مارس/آذار ومايو/أيار. وأضافت أن "التخفيف الطفيف للقيود في يونيو/حزيران ويوليو/تموز، تزامن مع زيادة في الحالات المبلغ عنها في جميع أنحاء القارة". ومنذ ذلك الحين، كان هناك انخفاض ملحوظ في عدد حالات الإصابة المؤكدة والوفيات في حوالي نصف القارة. وقد يكون ذلك مرتبطاً بنهاية فصل الشتاء في نصف الكرة الجنوبي (انظر أدناه). وكلف تطبيق القيود هذه الدول ثمناً باهظاً؛ إذ فقدت سبل العيش على نطاق واسع وخسرت جنوب إفريقيا (التي شهدت واحدة من أكثر عمليات الإغلاق صرامة في العالم) 2.2 مليون وظيفة خلال النصف الأول من العام. واضطر المزيد والمزيد من الدول إلى إعادة فتح مصادر اقتصادها على الرغم من أن عدد الحالات أعلى بكثير مما كانت عليه عندما أمرت بالإغلاق. ووفقاً لتقرير مبادرة بي إي أر سي، كانت استجابة الرأي العام بشأن إعادة فتح الاقتصاد مزيجاً من التأييد والمعارضة. وقال ستة من أصل كل 10 مشاركين إن الاقتصادات بحاجة إلى إعادة الانفتاح ، وكانوا يعتقدون أن خطر الإصابة بكوفيد-19 سيكون ضئيلًا في حال اتباع قواعد التباعد الاجتماعي. وعلى النقيض، قال سبعة من أصل كل 10 أشخاص إن التفكير في استئناف الأنشطة العادية جعلهم يشعرون بالقلق. وخلص التقرير إلى أن "البيانات تشير إلى أن الناس في جميع أنحاء الاتحاد الأفريقي يرون أن هذا الوباء يمثل تهديداً خطيراً، ولكن بالنسبة للكثيرين، تفوق الأعباء الاقتصادية والاجتماعية تصورهم الشخصي للمخاطر المتعلقة بالإصابة بالفيروس". متوسط الأعمار في أفريقيا أصغر بكثير من سكان أوروبا أو الولايات المتحدة 3 - فئة الشباب وعدد قليل من دور المسنين ربما لعبت أعمار سكان معظم البلدان الأفريقية دوراً في احتواء انتشار الوباء أيضاً. فعلى الصعيد العالمي، كانت أعمار معظم الذين ماتوا أكثر من 80 عاماً، في حين تعد إفريقيا قارة فتية، إذ يبلغ متوسط أعمار سكانها 19 عاماً وفقاً لبيانات الأمم المتحدة. وقالت منظمة الصحة العالمية: "انتشر الوباء إلى حد كبير بين الفئات العمرية الأصغر، فحوالي 91 في المئة من حالات الإصابة بالمرض في جنوب الصحراء الكبرى في إفريقيا كانت بين الأشخاص دون سن الـ 60، كما أن الأعراض لم تظهر على 80 في المئة منهم. وقال ماتشيديسو مويتي، رئيس منظمة الصحة العالمية في إفريقيا: "لدينا في إفريقيا حوالي 3 في المئة من السكان الذين تزيد أعمارهم عن 65 عاماً مقارنة بسكان أوروبا وأمريكا الشمالية والدول الآسيوية الأكثر ثراءً التي لديها أكبر نسبة من المسنين". وأضاف الدكتور مويتي: "إن أحد العوامل الرئيسية وراء ذلك هو أنه في الدول الغربية، كان كبار السن يعيشون في دورٍ مخصصة والتي أصبحت أماكن تنتقل فيها العدوى بشدة". ومثل هذه الدور نادرة في معظم البلدان الأفريقية، وفي الغالب، يعيش كبار السن في المناطق الريفية. دور المسنين ليست شائعة في معظم البلدان الأفريقية إنه أمر طبيعي في العديد من البلدان الإفريقية أن يعود الناس في المناطق الحضرية بعد سن التقاعد للعيش في منازلهم الريفية. كما أن الكثافة السكانية في المناطق الريفية منخفضة، وبالتالي يكون الحفاظ على المسافة والتباعد الاجتماعي أسهل بكثير. وعلاوة على ذلك ، يبدو أن نظام النقل البدائي داخل هذه البلدان وفيما بينها نعمة خفية. وهذا يعني أن الأفارقة لا يسافرون بنفس القدر الذي يسافر فيه الناس في الدول الأكثر تقدماً اقتصادياً، مما يقلل من الاتصال بين الأفراد. 4 - مناخ ملائم ووجدت دراسة أجراها باحثون في جامعة ميريلاند في الولايات المتحدة، وجود علاقة بين درجة الحرارة والرطوبة وخط العرض وبين انتشار وباء كوفيد-19. وقال كبير الباحثين محمد سجادي: "ألقينا نظرة على الانتشار المبكر للفيروس في 50 مدينة حول العالم. ووجدنا أن انتشار الفيروس كان أسهل في الأماكن التي فيها درجات حرارة منخفضة ورطوبة". لا ينتشر كوفيد 19 في المناطق ذات الكثافة السكانية المنخفضة "ولا يعني ذلك أن الفيروس لا ينتشر في ظروف أخرى، لكنه ينتشر بشكل أفضل عندما تنخفض درجة الحرارة والرطوبة". وكانت البلدان الأفريقية البعيدة عن المناطق الاستوائية أسوأ حالًا. وازدادت سرعة انتشار الفيروس في جنوب أفريقيا مع دخول نصف الكرة الجنوبي فصل الشتاء. ولكن مع ارتفاع درجة الحرارة، انخفض عدد الحالات بشكل كبير، مما أثر على التوقعات القارية، حيث تمثل جنوب إفريقيا ما يقرب من نصف العدد الإجمالي لحالات الإصابة والوفيات في القارة. 5 - أنظمة المجتمع الصحية الجيدة جاء وباء كوفيد-19 في وقت كانت جمهورية الكونغو الديمقراطية تتعامل مع أكبر تفشي لفيروس إيبولا حتى الآن. وكانت الدول المجاورة في حالة تأهب قصوى، وتم توسيع الفحص الطبي للمسافرين الذي يكشف عن فيروس إيبولا ليشمل كوفيد-19. تحاول مستشارة اليونيسف الصحية هديزا وايا تحصين طفل أثناء حملة التطعيم ضد شلل الأطفال في هوتورو كودو ، في شمال غرب نيجيريا وأتقن أيضاً العديد من دول غرب إفريقيا (التي كافحت أسوأ انتشار لفيروس إيبولا على الإطلاق في العالم في الفترة من 2013 إلى 2016) تدابير الصحة العامة التي تم استخدامها لاحقا للوقاية من كوفيد-19 المستجد، بما في ذلك عزل المصابين وتتبع جهات الاتصال الخاصة بهم ثم إخضاعهم للحجر الصحي بينما ينتظرون نتائج اختباراتهم. علاوة على ذلك، سارعت نيجيريا - التي تضم أكبر عدد من السكان في دولة أفريقية - إلى إعادة تصميم الفرق التي كانت تذهب إلى القرى لتحصين الأطفال بلقاح شلل الأطفال ولتثقيف المجتمعات حول الوباء المستجد. وهذه نقطة أشارت إليها الدكتورة روزماري أونيبي، التي كانت تعمل في برنامج القضاء على شلل الأطفال في أبريل/نيسان بقولها: "بمجرد أن سمعت الأخبار، لبيت نداء الواجب على الفور.... خبرتي مطلوبة لخدمة مجتمعي". "قمنا على الفور بحشد العاملين الموجودين مسبقاً لمكافحة شلل الأطفال وتتبع الاتصالات وإجراء زيارات متابعة". لذلك، تكمن قوة القارة في أنظمتها الصحية المجتمعية المجربة والمُختبرة على الرغم من أن البنية التحتية للمستشفيات في معظم أنحاء إفريقيا أقل تطوراً منها في الأجزاء الأخرى من العالم. لكن كل هذا لا يعني ببساطة أن يسترخي الناس في أفريقيا. "فالانتشار البطيء للعدوى في المنطقة يعني أننا نتوقع استمرار انتشار الوباء لبعض الوقت مع تفجر بؤر لتفشيه في بعض الأحيان". وفقاً لماتشيديسو مويتي، رئيس فرع منظمة الصحة العالمية في إفريقيا.
https://www.bbc.com/amharic/49822055
https://www.bbc.com/arabic/world-49820385
የዲሞክራቶችን ቡድን እየመሩ ያሉት ናንሲ ፔሎሲ ፕሬዝዳንቱ " መጠየቅ አለባቸው" ብለዋል። ፕሬዝዳንት ትራምፕ ውንጀላውን የካዱ ሲሆን " የሌለን ነገር ፍለጋና ርባና ቢስ" ሲሉ አጣጥለውታል። ፕሬዝዳንቱን የመክሰሱ ሀሳብ ከዲሞክራቶች ጠንካራ ድጋፍ ያገኘ ቢሆንም፣ የመክሰሱ ሃሳብ ቢጸድቅ እንኳን በሪፐብሊካን ጠንካራ ቁጥጥር ስር ያለውን ሴኔት ማለፍ አይቻለውም እየተባለ ነው። • ኢንዶኔዢያውያን ከትዳር በፊት የወሲብ ግንኙነት የሚከለክለውን ህግ ተቃወሙ • ባለፈው አንድ ዓመት ከ1200 ሰዎች በላይ መገደላቸውን ጠቅላይ አቃቤ ህግ አስታወቀ ውንጀላው የተሰማው ፕሬዝዳንቱ ከዩክሬኑ አቻቸው ጋር ያደረጉትን የስልክ ልውውጥ ተከትሎ በቀረበ መረጃ ላይ ነው። መረጃውን ለዲሞክራቶች ሹክ ያለው ግለሰብ ማንነት ባይገለፅም፣ ትራምፕ ዩክሬን የቀድሞው ምክትል ፕሬዝዳንት ጆ ባይደንና ልጃቸው ላይ የሙስና ምርመራ እንዲጀምሩ በወታደራዊ እርዳታ አስታከው አስፈራርተዋቸዋል ብለዋል ዲሞክራቶች። ትራምፕ በዚህ የስልክ ምልልሳቸው ውስጥ ኮንግረስ ለዩክሬን ያፀደቀውን የ250 ሚሊየን ዶላር የወታደራዊ እርዳታ ሳያነሱ አልቀሩም ተብሏል። የትራምፕ አስተዳደር ይህንን እርዳታ እስከ መስከረም አጋማሽ በሚል አዘግይቶት ነበር። ፕሬዝዳንት ትራምፕ ከዩክሬኑ አቻቸው ጋር የጆ ባይደንን ስም አንስተው መወያየታቸውን አልካዱም። ነገር ግን አሉ ፕሬዝዳንቱ አውሮፓ ወታደራዊ እርዳታ ድጋፏን እንድታሻሽል ለመገፋፋት ብቻ ነው ወታደራዊ ድጋፋችንን ላይ እናስብበታለን ያልኩት ብለዋል። ናንሲ ፒሎሲ ግን ፕሬዝዳንቱ " የሕግ ጥሰት" ፈፅመዋል ሲሉ በመክሰስ " ሕገመንግሥታዊ ግዴታዎቹን የተላለፈ ነው" ሲሉ አክለዋል። "በዚህ ሳምንት ፕሬዝዳንት ትራምፕ የፖለቲካ ትርፍ የሚያገኙበትን እርምጃ እንዲወስዱ የዩክሬኑ አቻቸውን መጠየቃቸውን አምነዋል" ያሉት ናንሲ " ለዚህም ተጠያቂ መሆን አለባቸው" ሲሉ ተደምጠዋል። ጆ ባይደን በበኩላቸው ምንም የሠሩት ስህተት እንደሌለ በመናገር ፕሬዝዳንት ትራምፕ በጉዳዩ ላይ ምርመራ እንዲደረግ የማይተባበሩ ከሆነ የይከሰሱልን ጥያቄውን እንደሚደግፉ ተናግረዋል። ትራምፕን መክሰስ " አሳዛኝ ነው የሚሆነው" ያሉት ባይደን " ነገር ግን ሐዘኑን በራሱ ላይ ያመጣው ነው የሚሆነው" ብለዋል። ጆ ባይደን በ2020 ምርጫ የትራምፕ ተፎካካሪ ሲሆኑ የዲሞክራቶቹን ጎራ ከፊት እየመሩት ይገኛሉ። አፈ ጉባኤ ናንሲ ፒሎሲ ደግሞ አንጋፋ የዲሞክራት አባል ናቸው። • የ40 ሺህ ብር ጉቦ አልቀበልም ያለው ፖሊስ ምን ይላል? • ሳናውቀው እያለቁብን ያሉ ስድስት ነገሮች ፕሬዝዳንት ትራምፕ በትዊተራቸው ላይ ዲሞክራቶች "ሆን ብለው" የተባበሩት መንግሥታት ጎዟቸው ላይ ጥላ ለማጥላት " ሰበር ዜና እና ተልካሻ ወሬ" በማምጣት ለማደናቀፍ እየሞከሩ እንደሆነ ፅፈዋል። " የስልክ ምልልሱ ቃል በቃል ተጽፎ እንኳ አላዩትም" ያሉት ፕሬዝዳንት ትራምፕ ከዩክሬኑ ፕሬዝዳንት ጋር ያደረጉትን የስልክ ቃለምልልስ አንድ በአንድ ተፅፎ ይፋ እንደሚያደርጉ ቃል ገብተዋል።
ترامب وبيلوسي ونفى ترامب القيام بأي تصرف غير لائق، لكنه أقر بأن اسم جو بايدن، منافسه المحتمل في انتخابات الرئاسة المقبلة، ورد في نقاش مع الرئيس الأوكراني، فلوديمير زيلينسكي، في مكالمة هاتفية في يوليو/ تموز الماضي. وقد أعلنت إدارة ترامب أنها ستنشر تفريغا نصيا للمكالمة التي جرت بين ترامب وزيلينسكي خلال ساعات. وذكرت تقارير إعلامية أمريكية أن مسؤولين كبار في البيت الأبيض قلقون بشأن احتمال تورط محامي ترامب، رودي جولياني، في تحريك مجموعة من السياسات الخاصة بأوكرانيا في الخفاء، لاستهداف بايدن. وجاء قرار نانسي بيلوسي، رئيسة مجلس النواب الأمريكي، بعد مطالبات من حزبها. وقالت بيلوسي "يجب محاسبة الرئيس". ولم يحدث من قبل أن تم عزل رئيس أمريكي بعد تحقيق يمهد لذلك. ودعم بايدن المضي في إجراءات العزل، إلا في حال التزام ترامب بالتحقيقات في محادثاته مع الرئيس الأوكراني. وقال بايدن إن "عزل ترامب سيكون مأساة"، وأضاف "ولكنها مأساة من صنعه". وبايدن، نائب الرئيس السابق، هو المرشح الأوفر حظا لمواجهة ترامب في انتخابات الرئاسة عام 2020. ويلقى التحقيق دعما كبيرا من الديمقراطيين في مجلس النواب، حيث يحظى بتأييد أكثر من 145 عضوا من بين 235 عضوا. لكن من غير المرجح أن يتم تمريره في مجلس الشيوخ، الذي يسيطر عليه الحزب الجمهوري الذي ينتمي إليه ترامب. ما هي أسباب الخلاف؟ في الأسبوع الماضي وردت تقارير عن أن مسؤولي المخابرات الأمريكية وجهوا شكوى لجهاز رقابة حكومي بشأن محادثات بين ترامب وزعيم أجنبي، وتم الكشف لاحقا أنه الرئيس الأوكراني فلوديمير زيلينسكي. وطالب أعضاء الكونغرس من الديمقراطيين الكشف عن شكوى تقدم بها شخص يُقال إنه اطلع على مجريات المحادثة. واعتبر المحقق العام للمخابرات هذه الشكوى "عاجلة" وتتمتع بمصداقية، لكن البيت الأبيض ووزارة العدل رفضا الكشف عن فحوى المحادثة. ولم يتضح بالضبط ما قاله ترامب، لكن الديمقراطيين يتهمون ترامب بالتهديد بوقف المعونات العسكرية لإجبار أوكرانيا على التحقيق في مزاعم فساد ضد بايدن وابنه هانتر. وأقر ترامب بالتباحث مع زيلينسكي بشأن تعليق المساعدات العسكرية لأوكرانيا، لكنه قال إنه كان فقط يحاول الضغط على أوروبا لزيادة مساعداتها للبلاد. ما الذي قالته بيلوسي؟ بيلوسي قالت بيلوسي إن ترامب ارتكب "خرقا للقانون"، واعتبرت أن ما قام به يعد "خرقا لمسؤولياته الدستورية". وأضافت أن "الرئيس أقر هذا الأسبوع بأنه طلب من الرئيس الأوكراني اتخاذ إجراءات ستكون ذات منفعة سياسية له"، وتابعت بالقول "يجب محاسبة الرئيس". كيف كان رد ترامب؟ في سلسلة من التغريدات، قال ترامب إن الديمقراطيين "يسعون عن عمد إلى تدمير وتقويض" رحلته إلى الأمم المتحدة "بسلسلة من الأخبار العاجلة من التفاهات". وأضاف ترامب "إنهم حتى لم يروا تفريغا لنص المحادثة. الأمر بكامله تصيد". وفي وقت سابق، قال ترامب "سيخسرون الانتخابات وقرروا أن هذا ما يجب فعله". وتعهد ترامب بنشر نص محادثته مع الرئيس الأوكراني ليوضح أنها كانت "لائقة تماما". تحليل لأنتوني زركر، مراسل بي بي سي لشؤون أمريكا الشمالية على مدى شهور، كانت سياسة قادة الديمقراطيين اللعب على جميع الأطراف، وإيهام الذين يريدون تحقيقا يهدف لعزل ترامب والذين لا يريدونه بأنهم سيحققون ما يريدون. تلك الاستراتيجية تشير إلى خوف بيلوسي وغيرها من أن الاتجاه صوب التحقيق بهدف العزل قد يعرض الديمقراطيين المعتدلين، الذي يواجهون انتخابات صعبة في عام 2020، للخطر. ويبدو أن سياسة الديمقراطيين تغيرت بعد الكشف عن الاتصال بين ترامب والرئيس الأوكراني. الطريق، بعد قرار الديمقراطيين المضي قدما في التحقيق، لم يتضح بعد. فقد تعهد ترامب بكشف نص المحادثة، وهذا قد لا يكون كافيا لإثناء الديمقراطيين عن عزمهم، ولكن البيت الأبيض قد يتخذ المزيد من الإجراءات لإرضاء طلبات الكونغرس.
https://www.bbc.com/amharic/news-55211960
https://www.bbc.com/arabic/world-55195984
የፕሬዝደንት ዶናልድ ትራምፕ ጠበቃ ሩዲ ጁሊያኒ ፕሬዝደንት ትራምፕ የጠበቃቸውን ሆስፒታል መግባት በማስመልከት ጠበቃው ቶሎ እንዲሻላቸው ምኞታቸውን በትዊተር ገጻቸው ላይ ገልጸዋል። ጠበቃው ጁሊያኒ ከምርጫው በኋላ የትራምፕን የፍርድ ቤት ክርክር ሲመሩ የቆዩ ናቸው። የአሜሪካ መገናኛ ብዙሃን የ76 ዓመቱ ጠበቃ ሕመም ጸንቶባቸው ዋሽንግተን ዲሲ በሚገኘው ሜድስታር ጆርጅታዎን ዩኒቨርሲቲ ሆስፒታል እንዲገቡ መደረጉን በስፋት ዘግበዋል። የቀድሞ የኒው ዮርክ ከተማ ከንቲባ የአሁኑ የፕሬዝዳንቱ ጠበቃ መልካም ምኞት የገለጹላቸውን አመስግነው ከሕመማቸው እያገገሙ እንደሆነ ገልጸዋል። በዋይት ሐውስ የሚሰራው የጠበቃው ልጅ አንድረው ጁሊያኒ ወላጅ አባቱ እረፍት እያደረጉ እና እየተሻላቸው መሆኑን ገልጿል። ጠበቃው ጁሊያኒ የትኞቹን የበሽታው ምልክቶች እያሳዩ እንደሆነ አልተገለጸም። እንደ ጆንስ ሆፕኪንስ ዩኒቨርሲቲ አሃዝ ከሆነ በአሜሪካ በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ቁጥር ወደ 14.6 ሚሊዮን የተቃረበ ሲሆን ከ281 ሺህ በላይ ሰዎች ደግሞ ከቫይረሱ ጋር በተያያዘ ሕመሞች ሕይወታቸው አልፏል። ይህም በዓለማችን ከፍተኛው ነው። ጠበቃው የምርጫውን ውጤት ለማስቀየር ወደ በርካታ ግዛቶች ተዘዋውረዋል። በጉዟቸው ወቅትም ጁሊያኒ የኮሮናቫይረስ ክልከላዎችን ሲተላለፉ ታይተዋል ተብሏል። የአፍ እና አፈንጫ መሸፋኛ ሳይደርጉ እና ርቀታቸውን ሳይጠበቁ ጁሊያኒ ተስተውለዋል። ባሳለፍነው ሐሙስ ጆርጂያ ግዛት የነበሩት ጁሊያኒ፤ ምንም አይነት ማስረጃ ሳያቀርቡ በጆርጂያ የተካሄደው ምርጫ ተጭበርብሯል ሲሉ ከሰው ነበር። ጠበቃውን ጨምሮ በርካታ የትራምፕ የቅርብ አማካሪዎች በቫይረሱ ተይዘዋል። ቦሪስ ኢፕስታይን እና ኬይሊ ማኬንሊ በቅርቡ በቫይረሱ መያዛቸው የተረጋገጡ የፕሬዝዳንት ትራምፕ የቅርብ አማካሪዎች ናቸው።
شوهد جولياني أخيرا خلال العديد من المناسبات من دون قناع ومتجاهلا التباعد الاجتماعي وكتب ترامب في تغريدة: "أتمنى لك الشفاء العاجل رودي، سنواصل ما بدأناه!". ويقود جولياني سلسلة طعون لحملة ترامب في نتائج الانتخابات الرئاسية الأخيرة، وهو أحدث شخص يصاب بالفيروس في الدائرة المقربة لترامب. وتعرض الرئيس وفريقه لانتقادات لتجاهل إرشادات السلامة الخاصة بالوباء. وأصيب ترامب بالفيروس في أكتوبر/ تشرين الأول الماضي. وأفادت تقارير إعلامية أمريكية بأن جولياني، البالغ من العمر 76 عاما، نُقل إلي مستشفى "ميدستار جورج تاون" الجامعي في العاصمة واشنطن يوم الأحد. مواضيع قد تهمك نهاية وكتب جولياني، عمدة نيويورك السابق، تغريدة أعرب فيها عن شكره لكل من تمنى له الشفاء، وقال إنه "يتعافى بسرعة". وكتب أندرو جولياني، نجله الذي يعمل في البيت الأبيض وتأكدت إصابته بالفيروس الشهر الماضي، تغريدة قال فيها إن والده "يستريح ويحظى برعاية كبيرة ويشعر بتحسن". وليس من الواضح إن كان جولياني يعاني من أعراض أو متى أصيب بالفيروس. وأصيب ما يقرب من 14.6 مليون شخص بفيروس كوفيد - 19 في الولايات المتحدة، وفقا لجامعة جونز هوبكنز، وتوفي 281234 شخصا، وهي أعلى من أرقام أي بلد في العالم. وفي مقابلة مع شبكة إن بي سي، انتقدت الدكتورة ديبورا بيركس، منسقة فرقة العمل المعنية بفيروس كورونا في البيت الأبيض، إدارة ترامب لخرقها المبادئ التوجيهية ونشر "الخرافات" حول الوباء. وقالت بيركس يوم الأحد "أسمع أشخاص في المجتمع يرددون تلك المواقف، ويرددون أن الأقنعة لا تنفع، ويرددون بأننا يجب أن نعمل من أجل مناعة القطيع". وأضافت: "هذا أسوأ حدث سيواجهه هذا البلد". كتب ترامب في تغريدة: "أتمنى لك الشفاء العاجل رودي، سنواصل ما بدأناه!" ومنذ انتخابات الثالث من نوفمبر/ تشرين الثاني، سافر المحامي في أنحاء البلاد كجزء من جهود غير ناجحة للطعن على هزيمة ترامب. وخلال العديد من المناسبات التي شارك فيها، شوهد من دون قناع ومتجاهلا التباعد الاجتماعي. وظهر جولياني خلال جلسة استماع يوم الأربعاء الماضي بشأن مزاعم تزوير الانتخابات في ولاية ميشيغان، وسأل شاهدة بجانبه إذا كانت ستشعر بارتياح إن أزالت الكمامة التي ترتديها". وقال جولياني، الذي لم يكن يرتدي كمامة: "لا أريدك أن تفعلي ذلك إن كنت تشعرين بعدم الارتياح، ولكن هل ستشعرين بالراحة في رفع الكمامة، حتى نتمكن من سماعك بشكل أكثر وضوحا؟"، واختارت الشاهدة الاحتفاظ بارتداء الكمامة بعد أن سألت اللجنة إن كان بإمكانها سماعها. وسافر جولياني يوم الخميس إلى ولاية جورجيا حيث كرر مزاعم لا أساس لها عن تزوير الانتخابات في جلسة استماع بمجلس الشيوخ بشأن أمن الانتخابات. ويقال إن عشرات الأشخاص في محيط ترامب تأكدت إصابتهم بفيروس كورونا منذ أكتوبر/ تشرين الأول. وجاء اختبار بوريس إبشتاين، وهو مستشار آخر لترامب، إيجابيا أيضا بعد وقت قصير من الظهور إلى جانب رودي جولياني في مؤتمر صحفي في 25 نوفمبر/ تشرين الثاني. كما أصيب آخرون، منهم رئيس موظفي البيت الأبيض مارك ميدوز والسكرتيرة الصحفية كايلي ماكناني، إلى جانب زوجته ميلانيا وابنيه دونالد الابن وبارون.
https://www.bbc.com/amharic/news-53354288
https://www.bbc.com/arabic/world-53358053
አቃቤ ህግጋቱ ፕሬዚዳንቱ የሚሰጧቸው መረጃዎችንም በመመርኮዝ ከግብር ጋር የተገናኙ ጉዳዮችን ይመረምራሉ። በተያያዘ ዜናም ይህ መረጃቸው ለኮንግረስ መሰጠት የለበትም የሚል ውሳኔም አስተላልፏል። ከአራት አስርት አመታት በፊት መሪ የነበሩት ሪቻርድ ኒክሰን በኋላ ገንዘብ ነክ ወይም ከግብር ጋር የተያያዙ መረጃዎችን ይፋ እንዲያደርጉ ሲጠየቁ ትራምፕ የመጀመሪያው ፕሬዚዳንት ናቸው። የትራምፕ ጠበቆች በበኩላቸው ፕሬዚዳንቱ በስልጣን ላይ እስካሉ ድረስ መረጃዎችን ያለማሳየት መብት አላቸውም በማለት እየተከራከሩ ነው። ኮንግረስም የመጠየቅ ህጋዊ መሰረት የለውም እያሉ ነው። ጠቅላይ ፍርድ ቤቱ በበኩሉ ፕሬዚዳንቱ ያለመጠየቅ እንዲሁም መረጃዎችን ያለማሳየት መብት አላቸው የሚለውን ውድቅ አድርጎታል፤ ከወንጀል ምርመራዎች ነፃ ሊሆኑ አይገባምም ብሏል። "ከሁለት መቶ አመት በፊት የተመሰረተው የፍትህ ስርአታችን መሪም ይሁን ማንኛውም ዜጋ በወንጀል ምርመራዎች ሲጠየቅ መረጃዎችን ማስረከብ አለበት" በማለት ፍርድ ቤቱ አስታውቋል። " ይህንን መርህ ዛሬ የምናረጋግጥበት ነው" ብሏል። ትራምፕ በበኩላቸው ከግብር ጋር የተያያዘ ወንጀል ፈፅመዋል የሚለውን መሰረተ ቢስ ነው በማለት አጣጥለዋል፤ ምንም አልፈፀምኩም ሲሉ ክደዋል። ሁለት የዲሞክራት ፓርቲ አባላት የሆኑ ተወካዮችና የኒውዮርክ ጠቅላይ አቃቤ ህግ ለአመታት ያህል ትራምፕ ከግብር ጋር የተያያዙ መረጃዎችን ይፋ እንዲያደርጉ ሲጠይቁ ነበር። ይህም መረጃም በስልጣን ላይ ያሉ መሪዎችን በተመለከተ ያለው ህግ ምን ያህል ጥብቅ እንደሆነም ለመፈተሽ ነው። ከዚህ በተጨማሪም ከሶስት አመታት በፊት ወሲባዊ ግንኙነት አላቸው የተባሉ ሁለት ሴቶችን ዝም ለማስባል ገንዘብ መከፈሉንና ይህንንም ክፍያ ለመሸፈን መረጃዎች ተፈብርከዋልም የተባለውንም ለማጣራትም ይረዳል ተብሏል።
ترامب ينفي ارتكاب أي مخالفات ولكن المحكمة رأت أن هذه المعلومات لا يجب إتاحتها للكونغرس، وذلك في قضية أخرى ذات صلة. ويواجه ترامب انتقادات لرفضه الكشف عن سجلاته الضريبية، وهو تصرف يخالف نهج الرؤساء السابقين. ويقول محاموه إنه يتمتع بحصانة كاملة أثناء وجوده في منصبه، وإن الكونغرس ليس لديه مبرر قانوني لطلب الإطلاع على السجلات. وطالبت لجنتان في مجلس النواب، يسيطر عليهما الديمقراطيون، والمدعي في منطقة نيويورك سايروس فانس - وهو ديمقراطي أيضا - بالاطلاع على سجلات ترامب الضريبية، للتأكد من مدى فعالية قوانين تضارب المصالح الخاصة بمنصب الرئيس. مواضيع قد تهمك نهاية وينفي ترامب، وهو من الحزب الجمهوري، ارتكاب أي مخالفات. وفي تعليق على قرار المحكمة، قال ترامب عبر تويتر إنه يتعرض لـ"ملاحقة سياسية". ما دلالة قرارات المحكمة؟ يواجه ترامب انتقادات لرفضه الكشف عن سجلاته الضريبية في القضية المتعلقة بطلب الادعاء في نيويورك، قضت المحكمة العليا بأن الرئيس ليس لديه حصانة مطلقة من التحقيق الجنائي. وقالت المحكمة "قبل مائتي عام، قرر قاض كبير في محكمتنا أنه لا يوجد مواطن، حتى الرئيس، فوق الواجب العام لتقديم أدلة عند استدعائه في إجراءات جنائية". "ونحن نؤكد هذا المبدأ اليوم". لكن بالنسبة للجان الكونغرس، فقد قضت المحكمة بأن الكونغرس لديه سلطة كبيرة، ولكن في إطار حدود، لطلب المعلومات الشخصية للرئيس. وأعادت المحكمة القضية ذات الصلة إلى المحاكم الدنيا. ما مدى أهمية إقرارات ترامب الضريبية؟ تريد لجان الاستخبارات والرقابة والخدمات المالية بمجلس النواب الإطلاع على مستندات ضريبية ومالية خاصة بترامب. وجادلت اللجان بأنها بحاجة إلى هذه المعلومات لتحديد ما إذا كانت قوانين تضارب المصالح الحالية الخاصة بمنصب الرئيس صارمة بما فيه الكفاية. أما بالنسبة لقضية فانس، فهو يريد الوثائق لتحديد ما إذا كانت السجلات المالية قد تم التلاعب بها لإخفاء مدفوعات لامرأتين في عام 2016، مقابل عدم الكشف عن معلومات حساسة. وزعمت الاثنتان إقامة علاقة مع ترامب. وعقب صدور قرار المحكمة العليا، قال فانس إنه سيستأنف التحقيق في الشؤون المالية لترامب. وقالت رئيسة مجلس النواب نانسي بيلوسي، وهي ديمقراطية، إنها ستواصل حملتها من أجل تسليم سجلات ترامب المالية إلى الكونغرس. وأبلغت الصحفيين "الكونغرس سيواصل الرقابة من أجل الشعب، متمسكا بمبدأ الفصل بين السلطات". هل سنرى الإقرارات الضريبية؟ ليس من المؤكد أن ذلك سيحدث قريبا. فحتى إذا تم تسليم السجلات المالية لترامب إلى الإدعاء العام، فقد تظل بعيدة عن الرأي العام حتى توجه تهم رسمية.
https://www.bbc.com/amharic/56179066
https://www.bbc.com/arabic/world-56167367
ውሳኔው በቻይና በቅርቡ የፀደቀውን የፍትሃብሔር ሕግን ተከትሎ የተሰጠ ሲሆን ክፍያው ለቤት ሰራተኞች ከሚከፈለው ዋጋ ጋር ተነፃፅሮ በቻይና ማህበራዊ ሚዲያዎች ላይ ሰፊ ክርክር አስነስቷል። የፍርድ ቤቱ መዝገብ እንደሚያስረዳው ቼን የተሰኘው ቻይናዊ ባል ባለፈው ዓመት ነበር ለችሎቱ የፍቺ ማመልከቻውን ያስገባው። ሚስት ዋንግ በበኩሏ ለፍቺው ፍላጎት ሳታሳይ ቆይታ ቼን የቤት ውስጥ ሥራ እንደማይሰራ እና ልጃቸውንም እንደማይንከባከብ ጠቅሳ የገንዘብ ካሳ ጠይቃለች። በቤጂንግ የፋንግሻን ቀጠና ፍርድ ቤትም ለሚስት የፈረደ ሲሆን ባል በየወሩ ሁለት ሺህ ዩአን ቀለብ እንዲቆርጥ ወስኗል። ሚስት በአምስት ዓመት የትዳር ቆይታ ወቅት ላበረከተችው የቤት ውስጥ ሥራ ደግሞ 50 ሺህ ዩአን ይከፈላት ብሏል። ከትላንት በስቲያ ሰኞ ችሎቱን ያስቻሉት ዳኛ ለጋዜጠኞች በሰጡት ማብራሪያ ጥንዶች ሲለያዩ የሚደረግ የንብረት ክፍፍል በተለይም ቁሳዊ የሃብት ክፍፍል ላይ ያተኮረ ነው ብለዋል። ‹‹ነገር ግን የቤት ውስጥ ሥራ የማይታይ ሃብትን ይፈጥራል›› ሲሉ ዳኛው ገልፀዋል። በያዝነው ዓመት የፀደቀው የቻይና አዲሱ የፍትሃ ብሔር ሕግ ጥንዶች በፍቺ ወቅት ልጆችን በማሳደግ፣ አዛውንት ቤተሰቦቻቸውን በመንከባከብ ወይም ወላጆቻቸውን በመርዳት ላይ አንዱ የበዛ ጫና ከነበረበት በፍቺ ወቅት ካሳ መጠይቅ እንደሚችል ይደነግጋል። ከዚህ ቀደም እንዲህ ያለ ጥያቄ ማንሳት የሚቻለው በጋብቻ ወቅት ቀድመው ከተስማሙ ብቻ ሲሆን ይህም በቻይና ያልተለመደ ድርጊት ነው። ታዲያ በቻይና ሞቅ ያለ ክርክር ያስነሳው ይህ የፍርድ ቤት ውሳኔን የሚመለከተው ሃሽታግ 570 ሚሊዮን ግዜ የታየ ሆኖ ተመዝገቧል። አንዳንድ የማህበራዊ ሚዲያ ተጠቃሚዎች 50 ሺህ ዩአን ለአምስት ዓመት የቤት ውስጥ ሥራ በጣም ያነሰ ነው ሲሉ ተደምጠዋል። ‹‹በቤጂንግ አንድ የቤት ሰራተኛ ለአንድ ዓመት ያህል እንኳን ለመቅጠር ይህ ገንዘብ አይበቃም። ውሳኔው ቃላት እስከሚያጥሩኝ አስገርሞኛል፣ ይህ የቤት አመቤትነትን አሳንሶ ማየት ነው›› ሲሉ አንድ አስተያየት ሰጪ ለቢቢሲ ተናግረዋል። ወንዶች ቀድሞውንም የቤት ውስጥ ሥራዎችን ሃላፊነት መጋራት አለባቸው ሲሉ ሌሎች አስተያየታቸውን ሰጥተዋል። በተጨማሪም ሴቶች ከጋብቻ በኋላ የሥራ ህይወታቸውን እርግፍ አድርገው መተው እንደሌለባቸው ሌሎች ሃሳባቸውን ሲገልፁ ተደምጠዋል። ‹‹ሴቶች ሁሌም ራሳችሁን ችላችሁ ቁሙ። ሥራችሁን ከጋብቻ በኋላ አትተዉ፤ ለራሳችሁ የራሳችሁ ማምለጫ መንገድ ይኑራችሁ›› የሚለው በማህበራዊ ሚዲያ በጉዳዩ ላይ ከተጋሩ አስተያየቶች አንዱ ነው። አንድ የኢኮኖሚ እና ልማት ትብብር የተሰኘ ተቋም እንዳጠናው ቻይናዊያን ሴቶች በቀን አራት ሰዓት ገደማ ያለክፍያ ሥራ ላይ ያጠፋሉ፤ ይህም ከወንዶች 2.5 እጥፍ ይበልጣል።
وستحصل المرأة على 50 ألف يوان، أي ما يعادل 7700 دولار أمريكي، مقابل خمس سنوات من العمل بدون أجر. وأثارت القضية جدلا كبيرا على الإنترنت، بشأن قيمة العمل المنزلي، إذ قال بعض المتابعين إن مبلغ التعويض كان ضئيلا للغاية. ويأتي الحكم بعد بدء العمل في الصين بقانون مدني جديد. وتفيد سجلات المحكمة، بأن الرجل، الذي يعرف بلقب تشين، تقدم بطلب للطلاق من زوجته العام الماضي، ولقبها وانغ، بعد زواجه في عام 2015. مواضيع قد تهمك نهاية وكانت المرأة مترددة في الطلاق في بداية الأمر، لكنها طلبت في وقت لاحق تعويضا ماليا، بحجة أن زوجها تشين لم يتحمل أي مسؤوليات منزلية أو لم يشارك في رعاية طفلهما. وحكمت محكمة في مقاطعة فانغشان في العاصمة بكين لصالح الزوجة، وأمرت الزوج بدفع نفقة شهرية لها قدرها 2000 يوان، بالإضافة إلى مبلغ 50 ألف يوان مقابل الأعمال المنزلية التي أدتها له. وقال القاضي، الذي كان يرأس الجلسة، للصحفيين الاثنين إن تقسيم الممتلكات المشتركة للزوجين بعد الزواج ينطوي عادة على تقسيم الممتلكات المادية. وأضاف "لكن الأعمال المنزلية تشكل قيمة ممتلكات غير ملموسة". وصدر الحكم وفقا لقانون مدني جديد في البلاد، بدأ تنفيذه هذا العام. ويحق بموجب القانون الجديد لأي من الزوجين طلب تعويض في حالة الطلاق إذا كان يتحمل مسؤولية أكبر في تربية الأطفال، ورعاية الأقارب المسنين، ومساعدة شريكه في العمل. ولم يكن بإمكان الأزواج المطلقين، في السابق، طلب مثل هذا التعويض إلا إذا وقع اتفاق بينهما قبل الزواج، وهذه ممارسة غير شائعة في الصين. وأثارت القضية جدلا محتدما على وسائل التواصل الاجتماعي، فقد شوهد هاشتاغ ذو صلة بها على منصة المدونات الصغيرة وايبو أكثر من 570 مليون مرة. وأشار بعض مستخدمي وسائل التواصل الاجتماعي إلى أن مبلغ 50 ألف يوان مقابل خمس سنوات من العمل قليل للغاية. وقال أحد المعلقين: "أنا عاجز عن الكلام، إذ إننا نقلل من شأن عمل ربة المنزل التي تعمل دواما كاملا. ويكلف استئجار مربية لمدة عام في بكين مثلا أكثر من 50 ألف يوان". وأشار آخرون إلى أنه يجب على الرجال أداء المزيد من الواجبات المنزلية في المقام الأول. ودعا بعض المستخدمين النساء إلى مواصلة ممارسة حياتهن المهنية بعد الزواج. وكتب أحد مستخدمي وسائل التواصل الاجتماعي: "سيدتي، تذكري أن تكوني مستقلة دائما. لا تتخلي عن العمل بعد الزواج، وهيئي لنفسك طريقك الخاص للخروج". وتقضي النساء الصينيات، وفقا لمنظمة التعاون الاقتصادي والتنمية، نحو أربع ساعات يوميا في أداء عمل غير مدفوع الأجر، أي ضعف ما يقضيه الرجال من وقت بحوالي 2.5 مرة. ويعد هذا أعلى من المتوسط في دول منظمة التعاون الاقتصادي والتنمية، إذ تقضي النساء ضعف الوقت الذي يقضيه الرجال في أداء عمل غير مدفوع الأجر.
https://www.bbc.com/amharic/52195575
https://www.bbc.com/arabic/world-52192903
የጠቅላይ ሚኒስትሩ ጽህፈት ቤት እንዳለው በሐኪሞቻቸው ምክርና ለቅድመ ጥንቃቄ በሚል የተሻለ የቅርብ ክትትል ወደሚያገኙበት ክፍል መግባታቸውን ገልጿል። ለመሆኑ ጽኑ ሕሙማን ክፍል ምንድን ነው? የሕክምና ባለሙያዎች የጽኑ ሕሙማንን ክፍል በእንግሊዘኛ ምህጻረ ቃሉ አይሲዩ (ICU) ሲሉ ይጠሩታል። ይህ ክፍል በጠና የታመሙ ሕሙማን በሐኪሞቻቸው የቅርብ ክትትል እየተደረገላቸው የሚታከሙበት ክፍል ነው። እነዚህ ክፍሎች በተቻለ መጠን በአስፈላጊ የሕክምና ቁሳቁሶች የተደራጁ መሆን ይኖርባቸዋል። አንድ ታካሚ በተለያየ ምክንያት ወደ ጽኑ ሕሙማን ክፍል ገብቶ መታከም ሊያስፈልገው ይችላል። አንዳንድ ሕሙማን ከቀዶ ሕክምና በኋላ እስኪያገግሙ ድረስ በዚህ ክፍል እንዲቆዩ ሲደረግ፣ አንዳንዶች ደግሞ ከከባድ የመኪና ወይንም ሌላ አደጋ በኋላ በዚህ ክፍል የሕክምና ክትትልና ድጋፍ ይደረግላቸዋል። ኮሮናቫይረስ የሚያጠቃው የመተንፈሻ አካላትን በመሆኑ ወደ ጽኑ ሕክምና ክፍል የሚገባ ታማሚ የመተንፈስ ችግር አጋጥሞት ሊሆን ይችላል። ነገር ግን ይህ ማለት የመተንፈሻ ማሽን ሊገጠምለት ይችላል ወይንም በማሽን ታግዞ መተንፈስ ያስፈልገዋል ማለት እንዳልሆነ ባለሙያዎች ያብራራሉ። በርግጥ በጽኑ ሕሙማን ክፍል ያሉ ታካሚዎች የተለያዩ መሳሪያዎች ተገጥመውላቸው የመተንፈስ ችግራቸው እንዲቃለል ሊደረግ እንደሚችል የዘርፉ ባለሙያዎች ያስረዳሉ። ከእነዚህም መካከል CPAP ሲሆን ታካሚው በሚደረግለት ጭምብል በኩል ኦክስጅን እንዲያገኝ የሚረዳው መሳሪያ ነው። በዚህ የሕሙማን ክፍል የሚቆዩ ታካሚዎች የሚያስፈልጋቸው መድኃኒት እየተሰጣቸው መሻሻል እስኪያሳዩ ድረስ ክትትል እየተደረገላቸው ይቆያሉ። ታካሚው መሻሻል እንዳሳየ ግን ወደ ተኝቶ ታካሚዎች ወይንም ሌላ ክፍል የሚዛወር እና የክፍሉን አልጋ ለሌሎች በአፋጣኝ የዚህ ክፍል እርዳታ ለሚያስፈልጋቸው ሕሙማን የሚለቁ ይሆናል። አንዳንድ ሕሙማን ለተወሰኑ ቀናት በዚህ ክፍል መቆየት ሲያስፈልጋቸው፣ አንዳንዶች ግን ለሳምንታትና ለወራት ቆይተው መታከም ይኖርባቸዋል።
وقال متحدث رسمي إن جونسون نقل إلى قسم العناية الفائقة بناءً على نصيحة من فريقه الطبي، وأنه يتلقى الآن "رعاية ممتازة". وطلب جونسون من وزير الخارجية، دومينيك راب، أن ينوب عنه "وفق الضرورة"، بحسب المتحدث. ونقل رئيس الوزراء البالغ من العمر 55 عاماً إلى مستشفى في لندن مساء الأحد بعد استمرار أعراض المرض. وتتواصل الحكومة مع الملكة إليزابيث الثانية لإبلاغها بالتطورات المتعلقة بصحة رئيس الوزراء، بحسب قصر باكنغهام. مواضيع قد تهمك نهاية وقال مراسل بي بي سي للشؤون السياسية، كريس مايسون، إنّ رئيس الوزراء تلقى بعض الأكسجين بالمستشفى في وقت متأخر من بعد ظهر الاثنين، قبل نقله إلى قسم العناية الفائقة. لكن حتى الآن لم يتم استخدام جهاز للتنفس الصناعي. وقال بيان صادر عن الحكومة: "منذ مساء الأحد خضع رئيس الوزراء لرعاية طبية في مستشفى سان توماس" بعد أن ظلت أعراض المرض ملازمة له. وأضاف البيان أنه "طوال ظهيرة هذا اليوم ساء الوضع الصحي لرئيس الوزراء، وبناء على نصيحة فريقه الطبي، نُقل إلى قسم العناية الفائقة في المستشفى". وتابع البيان "رئيس الوزراء يتلقى رعاية ممتازة، ويشكر كل موظفي خدمة الصحة الوطنية لعملهم الشاق وتفانيهم". وقال وزير الخارجية دومينيك راب إن هناك "روح فريق قوية بشكل لا يصدق" وراء رئيس الوزراء. وأضاف أنه وزملاؤه يعملون على ضمان تنفيذ الخطط التي طلب منهم جونسون تطبيقها "في أقرب وقت ممكن". ووصف زعيم حزب العمال المعارض كير ستارمر الأمر بأنه "خبر محزن للغاية". وأضاف ستارمر المنتخب حديثا "كل البلاد تفكر في رئيس الوزراء وعائلته خلال هذا الوقت الصعب للغاية". وقال الرئيس الأمريكي، دونالد ترامب، إن الأمريكيين "يصلون جميعا من أجل شفائه". وأضاف ترامب أن جونسون "صديق جيد جدا لي، وصديق لأمتنا"، وأنه "قوي" و"لا ييأس". وفي بادئ الأمر، نُقل جونسون إلى المستشفى لإجراء فحوصات روتينية بعد أن ثبتت إصابته بالفيروس قبل عشرة أيام. وشملت الأعراض التي كان يعاني منها ارتفاعاً في درجة الحرارة وسعالا. وفي وقت سابق من يوم الاثنين، قال جونسون في تغريدة بموقع تويتر إنه "في حالة معنوية جيدة. ---------------------------------------------------------------------------- تحليل من لورا كوينسبرغ - محررة الشؤون السياسية بعد إتاحة القليل جداً من المعلومات اليوم، نقل رئيس الوزراء إلى العناية الفائقة في حوالي الساعة 19:00 بالتوقيت المحلي. قيل لنا إنه لا يزال واعياً، لكنّ حالته ساءت على مدار فترة ما بعد الظهر. وقد تمّ نقله إلى العناية الفائقة كإجراء احترازي في حالة احتياجه للتنفس الصناعي كي ينجو من المرض. وأوضح البيان الصادر من داونينغ ستريت - مقر رئيس الوزراء - أنّ رئيس الحكومة يتلقى رعاية ممتازة ويريد أن يشكر جميع موظفي خدمة الصحة الوطنية. لكنّ شيئاً مهماً قد تغير، إذ شعر أنه من الضروري أن يطلب من وزير خارجيته أن ينوب عنه حيثما يلزم. وهذه رسالة مختلفة تماماً عما سمعناه على مدار الـ 18 ساعة الماضية، حيث كانت الرسالة باستمرار أنّ "رئيس الوزراء على اطلاع بمجريات الأمور" و"هو المسؤول" - كما لو أن كل الأمور على ما يرام. لكن من الواضح أن الوجود في قسم العناية الفائقة غيّر كل شيء. ------------------------------------------------------------------------------------------- في الشهر الماضي، قال المتحدث باسم رئيس الوزراء إنه في حال لم يكن جونسون على ما يرام وكان غير قادر على العمل، فإنّ راب، بصفته وزيرا أولا للخارجية، سينوب عنه. ويأتي ذلك مع وصول عدد حالات الوفاة في المستشفيات جراء الإصابة بفيروس كورونا في المملكة المتحدة إلى 5373، بزيادة 439 في يوم واحد. وقالت وزارة الصحة والرعاية الاجتماعية إنّ هناك حتى الآن 51608 حالة إصابة مؤكدة بفيروس كورونا في المملكة المتحدة. -------------------------------------------------------------------------------------------- تحليل من جايمس غالاغر - محرر الشؤون الصحية والعلمية قسم العناية الفائقة هو المكان الذي يرعى فيه الأطباء المرضى الأشد مرضاً - ونقل جونسون إلى هذا القسم هو أوضح مؤشر على مدى سوء حالة رئيس الوزراء. لا نعرف التفاصيل الكاملة لحالة جونسون، لكننا نعلم أنه لا يزال في وعيه ولا يستخدم التنفس الصناعي. ولا يتم وضع كل مريض في العناية الفائقة على جهاز التنفس الصناعي، إلا أنّ حوالي ثلثي المرضى بفيروس كورونا يحتاجون لذلك في غضون 24 ساعة من دخول هذه الوحدة. ويهاجم الفيروس الرئتين ويمكن أن يتسبب بالتهاب رئوي وصعوبة في التنفس. وفي هذه الحالة، يكافح الجسم من أجل الحصول على ما يكفيه من الأكسجين في الدم والأعضاء الحيوية. لا يوجد علاج عقار مثبت لفيروس كوفيد-19، على الرغم من وجود العديد من العقاقير المرشحة للتجارب. لكنّ حجر الزاوية في الرعاية الصحية المقدمة لرئيس الوزراء سيعتمد على إدخال كمية كافية من الأكسجين إلى جسده ودعم أعضائه الأخرى، بينما يحارب نظامه المناعي الفيروس. ------------------------------------------------------------------------------------------------- وقال وزير الخزانة، ريشي سوناك، إنه يفكر برئيس الوزراء وشريكته الحامل كاري سيموندس، وأن جونسون سوف "يخرج من المرض أقوى". وقالت رئيس وزراء اسكتلندا، نيكولا ستورجن، إنها "ترسل [لجونسون] كل التمنيات الجيدة"، في حين قالت رئيسة وزراء أيرلندا الشمالية، أرلين فوستر "أدعو (له) بالشفاء الكامل والعاجل". أما رئيس وزراء ويلز، مارك دراكفورد، الأخبار المتعلقة بصحة جونسون بأنها "مقلقة". وقال عمدة لندن صادق خان في تغريدة إنّ مستشفى سانت توماس لديه "بعض من أفضل الموظفين الطبيين في العالم" وأنّ رئيس الوزراء "لا يمكن أن يكون في أيدٍ أمينة أكثر من ذلك". وقدم وزير الصحة مات هانكوك، الذي أثبتت إصابته بالفيروس وأمضى بعض الوقت في العزلة الذاتية، "أفضل التمنيات الممكنة لبوريس جونسون وأحبائه"، مضيفاً "أعلم أنه سيحصل على أفضل رعاية ممكنة من خدمة الصحة الوطنية الرائعة". بدورها، تمنت رئيسة المفوضية الأوروبية اورسولا فون دير لين لجونسون "الشفاء العاجل والكامل". وقال أسقف كانتربري جاستن ويلبي إن الخبر "يعمّق تعاطفنا مع كل المرضى ذوي الحالات الحرجة" ومن يقومون برعايتهم.
https://www.bbc.com/amharic/52320884
https://www.bbc.com/arabic/world-51873491
ባለፈው ሳምንት በአፍሪካ አንዳንድ አገራት በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ቁጥር በከፍተኛ ሁኔታ ጨምሮ ታይቷል። በአፍሪካ እስካሁን ድረስ በኮሮናቫይረስ የተያዙ ወደ 18000 ሰዎች ገደማ ሲኖሩ ከእነዚህ መካከል ወደ 1000 ሰዎች ደግሞ ሞተዋል። በርግጥ ይህ ቁጥር በአሜሪካና በአውሮፓ ከታዩት አንፃር አነስተኛ መሆኑ ነው የተነገረው። የዓለም ጤና ድርጀት ቫይረሱ በአፍሪካ በዋና ከተሞች ብቻ ተወስኖ አልተቀመጠም ብሏል። አክሎም አህጉሪቱ በሽታው ለጠናባቸው ታማሚዎች ለመተንፈስን የሚያግዙ በቂ መሳሪያዎች የሏትም። የድርጅቱ የአፍሪካ ዳይሬክተር ዶ/ር ማቲዲሶ ሞይቲ ለቢቢሲ እንዳሉት ድርጅታቸው ቫይረሱ ከዋና ከተሞች ወደ ክልል ከተሞች እየተስፋፋ መሆኑን ገምግሟል። በደቡብ አፍሪካ፣ ናይጄሪያ፣ አይቮሪኮስት፣ ካሜሮንና ጋና ከከተማ በራቁ ስፍራዎች ቫይረሱ መሰራጨቱን ገልፀዋል። አክለውም የአፍሪካ አገራት የኮሮናቫይረስ ህሙማንን ለማከም የሚያስችል አቅም ስለሌላቸው መከላከል ላይ ማተኮራቸውን ይናገራሉ። "የጽኑ ህሙማን ክፍል ክትትል የሚያስፈልጋቸውን ሕሙማንን ቁጥር ለመቀነስ እየሰራን ነው፤ ምክንያቱም እንደዚህ አይነት የህክምና ክፍሎች በበርካታ የአፍሪካ አገራት በበቂ እንደማይገኙ እናውቃለን" ብለዋል። "አህጉሪቱ ከምትጋፈጣቸው ነገሮች መካከል ቀዳሚው የቬንትሌተሮች እጥረት መሆኑን መናገር እችላለሁ" ያሉት ዳይሬክተሯ፣ በኮሮናቫይረስ በጽኑ ለታመሙ ሰዎች ቬንትሌተር የማግኘት ጉዳይ የሞትና የሕይወት መሆኑን ተናግረዋል። ይህ መሳሪያ በጽኑ ታመው በራሳቸው መተንፈስ ለተቸገሩ ህሙማን ወደ ሳንባቸው ኦክስጅን በማድረስና ካርቦን ዳይኦክሳይድን በማስወጣት ቁልፍ ሚና አለው። በአፍሪካ በኮሮናቫይረስ ተይዘው ከሞቱ ሰዎች መካከል ቀዳሚው ዚምቧቤያዊው ጋዜጠኛ ሲሆን በወቅቱ በዋና ከተማዋ ሐራሬ የሚገኙ ባለስልጣናት እርሱን ለማከም ቬንትሌተር እንዳልነበራቸው ተናግረው ነበር። በአፍሪካ ሌላው ቫይረሱ በስፋት ይሰራጭባቸዋል ተብሎ ከተሰጉ ስፍራዎች መካከል አንዱ ከፍተኛ ጥግግት ያለባቸው ቦታዎች ሲሆኑ በእነዚህ ስፍራዎች የሚኖሩ የማህበራዊም ሆነ አካላዊ ርቀታቸውን ለመጠበቅ ፈታኝ እንደሚሆን እንዲሁም በርካቶቹ እጃቸውን የሚታጠቡበት ውሃና ሳሙና ላይኖራቸው ይችላል ተብሏል።
وحض الدكتور، تيدروس أدهانوم غيبريسوس، الدول على اتخاذ إجراءات صارمة للحد من التجمعات والتجمهر من أجل إنقاذ الأرواح. وأضاف: "لا تتركوا النار مشتعلة". وجاءت تصريحات غيبريسوس بعد إعلان العديد من الدول الأوربية ارتفاعا حادا في عدد الإصابات الجديدة بفيروس كورونا وفي عدد الوفيات. وأصبحت إسبانيا الأكثر تضررا بعد إيطاليا، فقد أعلنت ارتفاعا بنسبة 50 في المئة في الوفيات ليصل العدد الإجمالي إلى 120، وعدد الإصابات إلى 4200. مواضيع قد تهمك نهاية وقال رئيس الوزراء، بيدرو سانتشيز، إنه سيعلن حالة الطوارئ في البلاد بداية من يوم السبت لمدة أسبوعين. وتجري عمليات المراقبة على الحدود بين الدول الأوروبية ردا على الانتشار السريع للفيروس. لماذا أصبحت أوروبا بؤرة الوباء؟ أعلنت إيطاليا، وهي أكثر الدول الأوروبية تضررا، أكثر من 15100 إصابة وألف وفاة. وسجلت فرنسا 2860 حالة وفي ألمانيا سجلت 2369 إصابة، وبلغ عدد الإصابات في بريطانيا 798. ما الذي يجري في إسبانيا؟ قال رئيس الوزراء سانتشيز وهو يعلن حالة الطوارئ إن الدولة سوف "تجند كل وسائلها من أجل حماية صحة جميع مواطنيها". وتوقع أن يصل عدد الإصابات في البلاد إلى 10 آلاف الأسبوع المقبل. وأضاف أن بلاده لا تزال في المرحلة الأولى من مكافحة الفيروس، وستواجه أسابيع صعبة مقبلة، مؤكدا أن "الانتصار بيد كل واحد منا. والبطولة هي أيضا أن تغسل يديك وتبقى في بيتك". ما هي الدول التي أغلقت حدودها؟ قررت التشيك وأوكرانيا وسلوفاكيا إغلاق حدودها أمام الأجانب الذين لا يملكون رخصة الإقامة. وألغت دول أخرى مثل النمسا والمجر العمل بنظام شنغن، وأعادت إجراءات المراقبة على الحدود. أما مالطا فقررت على الوافدين إليها حجرا صحيا إجباريا. أغلقت المقاهي والمطاعم في عدد من المدن الأوروبية
https://www.bbc.com/amharic/news-50709712
https://www.bbc.com/arabic/science-and-tech-50687651
የህክምና ባለሙያዎችም አጋጣሚውን እጅግ የተለየና ከስንት ጊዜ አንዴ ሊከሰት የሚችል ነው ብለውታል። ኦድሪ ሹማን ባለፈው ወር ነበር ስፔን ውስጥ ተራራ በመውጣት ላይ ሳለች ከበረዶ ጋር የተቀላቀለ ንፋስ የመታት። ከአደጋው በኋላ ሰውነቷ መቋቋም ከሚችለው በላይ ቅዝቃዜ ስላጋጠመው ልቧ መምታቱን አቁሟል። • በኡጋንዳ 16 ሰዎች በጎርፍ ተወስደው ሞቱ • ሳዑዲ ምግብ ቤቶች በጾታ የተለየ መግቢያ በሮችን መጠቀም የለባቸውም አለች የ 34 ዓመቷ ኦድሪ ስፔን ባርሴሎና ውስጥ የምትኖር ሲሆን አደጋው ካጋጠማት በኋላ መተንፈስ አቅቷት ነበር። በወቅቱ አብሯት የነበረው ባለቤቷ ሁኔታዋ አሳሳቢ ስለነበር ወዲያው የአደጋ ጊዜ ሰራተኞችን እንደጠራ ገልጿል። '' የልብ ምቷን ለማዳመጥ ስሞክር ምንም ነገር የለም። ምንም አይነት ትንፋሽም አልነበራትም። በወቅቱ እንደሞተች እርግጠኛ ነበርኩ'' ብሏል። ከስድስት ሰአታት ለሞት የቀረበ ቆይታ በኋላ ኦድሪ አገግማ ወደ ሙሉ ጤንነቷ ስትመለስ በድጋሚ ተራራ መውጣት መጀመር እንደምትፈልግ አስታውቃለች። የባለቤቷን የድረሱልን ጥሪ ተከትሎ የአደጋ ጊዜ ሰራተኞች ከሁለት ሰአት በኋላ በቦታው ሲደርሱ የኦድሪ ሰውነት የሙቀት መጠን 18 ዲግሪ ሴልሺየስ ደርሶ ነበር። ባርሴሎና የሚገኘው ቫል ዴብሮን ሆስፒታል ስትደርስም ምንም አይነት ትንፋሽም ሆነ የልብ ምት አልነበራትም። ነገር ግን በሞት አፋፍ ላይ አድርሷት የነበረው ከባድ ቅዝቃዜ ሕይወቷን ለማትረፍ ከፍተኛ ሚና እንደተጫወተ ሲከታተሏት የነበሩት ዶክተር ኤድዋርድ አርጉዶ ለጋዜጠኞች ገልጸዋል። '' ምንም እንኳን ሁኔታዋ ሙሉ በሙሉ እንደሞተ ሰው ቢሆንም ከባድ ቅዝቃዜ ከሞት የመከላከልም አቅም እንዳለው እናውቃለን።'' ''ምንም እንኳን ኦድሪ በበረዶው ምክንያት ሞት አፋፍ ላይ ብትደርስም እራሷን ስታ በነበረበት ወቅት ከባዱ ቅዝቃዜ ሰውነቷ እና አንጎሏ ከጥቅም ውጪ እንዳይሆኑ አቀዝቅዞ አቆይቷቸዋል'' ብለዋል ዶክተር ኤድዋርድ። ''ሰውነቷ የተለመደውና ጤናማ ሰው ያለው ሙቀት ኖሮት ልቧ መምታቱን ቢያቆም ኖሮ ያለምንም ጥርጥር ትሞት ነበር'' ሲሉ አክለዋል። ኦድሪና ሕይወቷን ያተረፉት ባለሙያዎች ኦድሪ ከ 12 ቀናት የሆስፒታል ቆይታ በኋላ ወደ ቤቷ የተመለሰች ሲሆን እጇ ላይ ካጋጠማት መለስተኛ ጉዳትና የመንቀሳቀስ ችግር ውጪ ጤናማ ሆናለች። • የቀድሞ የአውስትራሊያ ጠቅላይ ሚኒስትር ልጅ መደፈሯን እንዳትናገር አባቷ እንደተጫኗት አሳወቀች ከሆስፒታል ስትወጣም ከአደጋው በኋላ ስለነበሩት ስድስት ሰአታትም ሆነ ቀጣይ ቀናት ምንም የምታስታውሰው ነገር እንደሌለ ገልጻለች። '' ለሁለት ቀናት ያክል ምን እንደተፈጠረ የማውቀው ነገር አልነበረም። ስነቃ ሆስፒታል ውስጥ ነኝ። አሁን አንዳንድ መጽፍት ማንበብ ጀምሬያለሁ፤ በተለይ ደግሞ ስለ ቅዝቃዜና ስላሉት ጥቅምና ጉዳቶች'' ብላለች። በቅርቡም ወደ ተራራ መውጣት መመለስ እንደምትፈልግ ገልጻለች።
السيدة شومان لا تتذكر شيئا مما مرت به في الست ساعات وتعرضت أودري شومان لعاصفة ثلجية أثناء تسلقها جبال البرانس الإسبانية مع زوجها في نوفمبر/تشرين الثاني الماضي، مما جعلها تعاني انخفاضا شديدا في درجة حرارة جسدها. ويقول الأطباء إنها أطول فترة توقف فيها قلب عن النبض سجلت في إسبانيا. وتقول أودري، التي تعافت بشكل شبه تام، إنها تأمل في تسلق الجبال مرة أخرى بحلول فصل الربيع. وتعرضت أودري البالغة من العمر 34 عاماً، وهي من سكان برشلونة، لمشكلة في الكلام والحركة خلال تعرضها لطقس شديد البرودة في جبال البرانس، ثم فقدت الوعي في وقت لاحق. مواضيع قد تهمك نهاية وساءت حالتها أكثر أثناء انتظار خدمات الطوارئ، واعتقد زوجها روهان أنها ماتت. وفي مؤتمر صحفي عقد يوم الخميس، قال زوجها شومان لقناة "تي في 3" الإسبانية: "كنت أحاول أن أستمع إلى أي نبض لديها، لكنني لم أستطع أن أشعر بأي نفس أو نبض قلب". وعندما وصل فريق الإنقاذ بعد ساعتين، كانت درجة حرارة جسد أودري قد انخفضت إلى 18 درجة. ولدى وصولها إلى مستشفى فال دبرون في برشلونة ، لم يكن لديها ما يشير إلى أنها لا تزال على قيد الحياة. لكن المثير للدهشة أن انخفاض درجات الحرارة بشدة في تلك المنطقة الجبلية - والذي أدى إلى توقف قلب أودري- هو ما ساعد في إنقاذ حياتها، كما قال طبيبها المعالج إدوارد أرغودو. وأوضح الطبيب في تقريره: "بدت وكأنها قد فارقت الحياة". وأضاف: "لكننا علمنا أنه في سياق انخفاض حرارة الجسم، كانت لدى أودري فرصة للنجاة". وقال أرغودو إن انخفاض درجة حرارتها ساعد في حماية أجهزة جسدها، ودماغها من التدهور عندما غابت عن الوعي، رغم أن ذلك كان يمكن أن يقودها إلى الموت بعد فترة قصيرة. وأضاف الطبيب: "لو كان قلبها توقف عن النبض لفترة طويلة وكانت درجة حرارة جسدها في معدلها الطبيعي، كانت ستموت حتما". وفي سباق مع الزمن، تحول الأطباء الذين يعالجون أودري إلى ما يشبه آلة تزيل الدم من جسدها وتعرضه للأوكسجين، ثم تعيده مرة أخرى بسرعة. وما أن وصلت درجة حرارتها إلى 30 درجة مئوية، لجأ الأطباء إلى جهاز لإنعاش القلب وصعقوا به قلبها بعد حوالى ست ساعات من اتصال زوجها بخدمة الطوارئ. وخرجت السيدة أودري من المستشفى بعد 12 يوماً، مع وجود بضع مشكلات لديها في الحركة، وحاسة اللمس في يديها، بسبب ما تعرضت له. وأضاف الطبيب المعالج: "لقد كنا قلقين للغاية من أي ضرر عصبي قد يحدث لها، نظراً لعدم وجود حالات معروفة لأشخاص مروا بتجربة توقف نبض القلب لفترة طويلة كهذه". وقالت أودري في حديث بعد شفائها إنها لم تتذكر تلك الساعات الست. وقالت: "لم أكن أعرف حقاً ما كان يحدث لي في أول يوم أو يومين بعدما استيقظت في وحدة العناية المركزة". وأضافت "لكن، منذ ذلك الحين، أحاول أن أقرأ أكثر، ومن الواضح أنني أتعلم المزيد من المعلومات عن انخفاض حرارة الجسم، ومن غير المعقول حقاً أنني نجوت من ذلك". وقالت أودري إنها كانت محظوظة أن بقيت على قيد الحياة، وأشادت بالعاملين في المستشفى. وقالت: "إنها أشبه بالمعجزة، إلا أن كل شيء كان بفضل الأطباء". وقالت أودري إنها من غير المحتمل أن تعود إلى تسلق الجبال هذا الشتاء، مضيفة: "لكن آمل أن نتمكن في الربيع من البدء في تسلق مسافات طويلة مرة أخرى. لا أريد أن تُسلب هذه الهواية مني".
https://www.bbc.com/amharic/news-53135326
https://www.bbc.com/arabic/business-53128568
የኮሎምቢያው ዩኒቨርስቲ ዕውቅ ፕሮፌሰር ጄፍ ለቢቢሲ እንደተናገሩት ዓለም ወደ አንዳች መደነቃቀፍ እያመራች ነው፤ መሪ አልባም ሆናለች ብለዋል። እንዲሁም የዓለም ሁኔታ መልክ ባልያዘበት ሁኔታ በሁለቱ የዓለም ኃያላን መካከል ያለው ቁርሾና ቅራኔ እየባሰ ከሄደ ሁኔታዎችን ያባብሳል፤ ጦሱም ለተቀረው ዓለም ይተርፋል ብለዋል። እኚህ ፕሮፌሰር ለዚህ ሁሉ ተጠያቂዋ አሜሪካና አመራሯ ነው ብለዋል። • አገራዊ መድረክ ማዘጋጀት እንጂ ከህወሓት ጋር በድብቅ የሚደረግ ውይይትን አንቀበልም፡ ደብረፅዮን (ዶ/ር) • "አባላቶቻችን በአካባቢው ይህን የደንብ ልብስ መልበስ ካቆሙ ስድስት ወራት አልፈዋል" የኦሮሚያ ፖሊስ አሁን ያለው የአሜሪካ አመራር ከትብብር ይልቅ ክፍፍልን የሚያፋፍም ነው ሲሉም ለቢቢሲ ተናግረዋል። "አመራሩ አዲስ ቀዝቃዛ ጦርነት ከቻይና ጋር ለመፍጠር እየሞከረ ነው። ይህ ከሆነ ደግሞ ዓለምን ዳግም ወደ ሰላም ለመመለስ በጣም ይቸገራል" ብለዋል ፕሮፌሰሩ። የፕሮፌሰር ጄፍሪ ሳክስ አስተያየት የመጣው ሰሞኑን ቻይናና አሜሪካ ከምጣኔ ሀብት ጦርነት ጋር ብቻም ሳይሆን ፖለቲካዊ መቆራቆዝ ውስጥ እየገቡ ስለመሆኑ ምልክቶች መታየታቸውን ተከትሎ ነው። በያዝነው ሳምንት ለምሳሌ የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ አሜሪካ በቻይና ባለሥልጣናት ላይ ማዕቀብ የሚጥለው ሰነድ ላይ ይፈርማሉ ተብሏል። ማዕቀቡን የሚጥሉት በዢንጂያንግ ግዛት የቻይና ሙስሊሞችን ለርዕዮተ ዓለም ጥምቀት ማጎርያ ውስጥ መከተታቸውን ተከትሎ ነው። ያም ሆኖ የዶናልድ ትራምፕ የቀድሞው የደኅንነት አማካሪ ሰሞኑን ለአንባቢዎች ያደርሱታል በተባለው አዲስ መጽሐፋቸው እንደጠቀሱት፤ ፕሬዝዳንቱ ቻይና ይህንን የሙስሊሞች ማጎርያ እንድትገነባ አበረታተው ነበር። ዶናልድ ትራምፕ ከሰሞኑ ከዎልስትሪት ጆርናል ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ ቻይና ኮሮናቫይረስን ለዓለም ያቀበለችውና ብሎም ያሰራጨችው ሆን ብላ የአሜሪካንን ምጣኔ ሀብት ለማንኮታኮት ነው ሲሉ ተናግረዋል። የቻይናና የአሜሪካንን የኢኮኖሚ ጦርነት ካመላከቱ ነገሮች አንዱ አሜሪካ በቻይናው ግዙፍ የቴሌኮም ኩባንያ ሁዋዌ ላይ የጣለችው እቀባ ነው። አሜሪካ እንደምትለው ሁዋዌ የደንበኞችን መረጃ ለመሰለል የተቋቋመ ነው። ቻይና ይህንን ክስ ታስተባብላለች። አሜሪካ በቻይናው ተቋም ሁዋዌ ላይ ጥርጣሬ አላት የቀድሞው የዶናልድ ትራምፕ ከፍተኛ የደኅንነት አማካሪ ጆን ቦልተን አዲስ በጻፉት መጽሐፍ እንዳጋለጡት ከሆነ ዶናልድ ትራምፕ ህዋዌ ላይ እቀባ ያደረጉት በድጋሚ የመመረጥ ዕድላቸውን ለማስፋት ብቻ ነው። • ትራምፕ እንዳይታተም ባሉት መጽሐፍ ይፋ የሚደረጉ 6 ምስጢሮች • በህዳሴው ግድብ ዙሪያ የሚደረገው ድርድር፡ የግብፅ ፍላጎትና የኢትዮጵያ ውሳኔ ፕሮፌሰር ጄፍሪ ሳክስም በዚህ የቦልተን ሐሳብ ይስማማሉ። ሁዋዌን ትራምፕ ያገዱት የምርም የደኅንነት ጉዳይ አሳስቧቸው ሊሆን አይችልም። "አሜሪካ በ5ጂ የሞባይል ቴክኖሎጂ ተቀድማለች። ሁዋዌ ደግሞ የዓለምን የገበያ ድርሻ ተቀራምቶታል፤ ይህ ነው አሜሪካንን የረበሻት" ይላሉ። ከቻይና ጋር ፍጥጫ ላይ ያለችው አገር አሜሪካ ብቻ አይደለችም። ቻይና ባለፈው ሳምንት ከሕንድ ጋር የድንበር ግጭት ውስጥ ገብታ 20 የሕንድ ወታደሮችን መገደላቸው አይዘነጋም። ይህ በእንዲህ እናዳለ ቻይና በፓኪስታን፣ በምያንማር፣ በሲሪሊንካና በኔፓል በርካታ የመሠረተ ልማት ፕሮጀክቶችን እያገዘች ነው። እነዚህ አገራት ደግሞ የሕንድ ጎረቤቶች ናቸው። ሕንድ ቻይና የአካባቢው ተጽእኖ ፈጣሪ አገር የመሆኗን ጉዳይ ማስቆም ትፈልጋለች። ፕሮፌሰር ሳክስ እንደሚያምኑት ቻይና በአካባቢው አገራት ላይ የትብብር መንፈስ ካሳየች ነገሮች የተሻሉ ይሆናሉ። ቻይና እድሏ ያለው በእጇ ነው። ቻይና ተባባሪ ከሆነች፣ በዲፕሎማሲ ችግሮችን ለመፍታት ከፈለገችና የትብብር መንፈስ ካሳየች ጉልበት ያላት አገር ስለሆነች ብዙ ነገር መቀየር ትችላለች፤ የእሲያ አህጉርም የተሻለ መጻኢ እድል ይኖረዋል።
يرى ساكس أن نظرية التهديد الدولي الذي تمثله هواوي ما هو إلا اختلاق من قبل الإدارة الأمريكية وتوقع ساكس، في تصريحات أدلى بها لبي بي سي، أن يكون العالم على حافة هاوية "اضطرابات حادة دون وجود قيادة" بعد القضاء على الوباء العالمي. وحذر من تفاقم حدة الانقسام بين القوى الأكبر على مستوى العالم. وحمل أستاذ الاقتصاد في جامعة كولومبيا الإدارة الأمريكية مسؤولية إثارة العداء بين البلدين. وقال ساكس: "الولايات المتحدة تضغط في اتجاه الانقسام، لا التعاون"، وذلك في مقابلة أجراها معه برنامج إِشيان بزنس ريبورت الذي يتناول الشأن الاقتصادي الأسيوي. مواضيع قد تهمك نهاية وأضاف أنه "ضغط يهدف إلى إشعال حرب باردة جديدة مع الصين. وإذا تحقق ذلك - إذا اُتبع هذا النهج - فلن نعود للأوضاع الطبيعية مرة ثانية. وسوف ندخل بالتأكيد في دوامة جدل أوسع نطاقا ونواجه خطرا أكبر". زيادة التوترات تأتي تصريحات ساكس وسط تصاعد التوترات بين الولايات المتحدة والصين على عدة جبهات، لا على مستوى الشأن التجاري فقط. ووقع الرئيس الأمريكي دونالد ترامب هذا الأسبوع تشريعا يسمح بفرض عقوبات على مسؤولين صينيين يحملهم هذا القانون مسؤولية اضطهاد الأقلية المسلمة في ولاية زينجيانغ. وقال ترامب، أثناء مقابلة مع صحيفة وول ستريت جورنال، إن الصين ربما تكون قد شجعت على الانتشار الدولي لفيروس كورونا في محاولة لزعزعة استقرار الاقتصادات المنافسة لها. كما تستهدف إدارة ترامب شركات صينية، خاصة عملاق تكنولوجيا الاتصالات هواوي، التي قالت الولايات المتحدة إنها متورطة في مساعدة بكين في ممارسات تجسس على العملاء، وهو ما تنفيه الصين كلية. وقد يكون الموقف المتشدد الذي يتبناه الرئيس الأمريكي ضد الصين مجرد خداع سياسي حتى يُعاد انتخابه، وفقا لما جاء في كتاب مستشار الأمن القومي السابق للبيت الأبيض جون بولتون. ويرى ساكس أن استهداف هواوي لم يكن أبدا بسبب مخاوف أمنية. حذر ساكس من عدم إمكانية عودة العالم إلى الأوضاع الطبيعيىة حال تمسك الولايات المتحدة بنهجها الحالي نحو الصين وقال الخبير الاقتصادي: "فشلت الولايات المتحدة في احتلال وضع بارز على مستوى شبكة اتصالات الجيل الخامس التي تقع على جانب كبير من الأهمية بالنسبة للاقتصاد الرقمي الجديد في الوقت الذي حصلت فيه هواوي على نصيب أكبر بكثير من الأسواق العالمية". وأضاف: "وأرى أن الولايات المتحدة اختلقت النظرية التي تشير إلى أن هواوي تشكل تهديدا عالميا، وأنها تضغط بقوة على حلفائها لقطع العلاقات مع هواوي". توترات مع دول أخرى الولايات المتحدة ليست هي الدولة الوحيدة التي تشهد علاقاتها توترات مع الصين. وتصاعدت التوترات في وقت سابق من الأسبوع الجاري على الحدود بين الصين والهند، والتي بلغت حد مقتل 20 جنديا هنديا على الأقل في أسوأ صدام بين البلدين في حوالي نصف قرن. في غضون ذلك، تمول الصين مشروعات اقتصادية في باكستان وميانمار وسري لانكا، أقرب دول الجوار للهند، مما أثار مخاوف لدى دلهي حيال محاولة الصين تعزيز نفوذها في المنطقة. واعترف ساكس بأن نهضة الصين تثير مخاوف لدى جيرانها في آسيا، خاصة إذا لم تحاول الصين التخفيف من وطأة تلك الشكوك في نيتها التطور بطريقة سلمية دون تهديد لجيرانها. وأضاف: "هل أعتقد أن الصين لديها المزيد للقيام به لتخفيف وطأة تلك المخاوف الحقيقية؟ نعم أعتقد ذلك". وتابع: "الخيار الهام الآن بين يدي الصين. فإذا اتبعت الصين نهجا تعاونيا وسلكت مسلكاً دبلوماسيا، وتبنت التعاون الإقليمي والتعددية - أو ما يسمى بالقوة الناعمة - لأنها دولة قوية جدا... حينئذ أرى أن آسيا سوف يكون لديها مستقبل مشرق".
https://www.bbc.com/amharic/news-54595826
https://www.bbc.com/arabic/worldnews/2015/01/150111_france_march_paris
ሳሙኤል ፓቲይ የተባለው መምህር በክፍሉ ውስጥ አወዛጋቢ የነብዩ መሐመድ የካርቱን ስዕሎችን ለተማሪዎቹ ካሳየ በኋላ ከትናንት በስቲያ አንድ የ18 ዓመት ወጣት ትምህርት ቤት አቅራቢያ አንገቱን መቅላቱ ይታወሳል። ሳሙኤል ፓቲይ የሚያስተምርበት ትምህርት ቤት መምህራንን ጨምሮ በሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎች “እኔም መምህር ነኝ” “እኛ ፈረንሳይ ነኝ” የሚሉ መፈክሮችን ይዘው አደባባይ ወጥተዋል። ጥቃቱ ከተፈጸመ በኋላ የፈረንሳዩ ፕሬዝደንት ኢማኑኤል ማክሮን መምህሩ አንገቱ ተቀልቶ የተገደለው "በእስላማዊ የሽብር ጥቃት ነው" ብለው ነበር። ጥቃት ያደረሰው ሩሲያ ውስጥ የተወለደው ወጣት አብዱላክ ሲሆን ጥቃቱን ባደረሰበት ስፍራ በፖሊስ በጥይት ተመትቶ ተገድሏል። ከዚህ ጥቃት ጋር በተያያዘ የፈረንሳይ ፖሊስ 11 ሰዎችን በቁጥጥር ሥር ማዋሉን ይፋ አድርጓል። ከእነዚህም መካከል 4ቱ ከጥቃት አድራሹ ጋር የቅርብ ዝምድና የነበራቸው ናቸው። ለ47 ዓመቱ መምህር ድጋፋቸውን ለመግለጽ አደባባይ ከወጡት መካከል “ለሪፐብሊኩ ጠላቶች ትዕግስት አያስፈልግም” “እኔም መምህር ነኝ፤ ፓቲይ አንተን አስብሃለሁ” የሚሉ መፈክሮችም ታይታዋል። የፈረንሳይ ጠቅላይ ሚንሰትር ጄን ካስቴክስ በትዊተር ገጻቸው ላይ “እኛ ፈንሳይ ነን። . . . አታሸብሩንም” ሲሉ ጽፈዋል። በጥቃቱ የተገደለው መምህር አርብ ዕለት የሆነው ምን ነበር? ጥቃቱ አድራሹ ከሚኖርበት ከተማ 110 ኪ.ሜትር ተጉዞ ትምህር ቤቱ ጋር ከደረሰ በኋላ ሳሙኤል ፓቲይ የተባለው መምህር የትኛው እንደሆነ እንዲጠቁሙት ተማሪዎችን ጠይቋል። ጥቃት አድራሹ ከዚህ ቀደም ከትምህር ቤቱ ጋርም ይሁን ከመምህሩ ጋር ግንኙነት አልነበረውም። መምህሩ ከትምህርት ቤት ወደ መኖሪያ ቤቱ ሲጓዝ ጥቃት አድራሹ ሲከተለው ነበር። ከዚያም በቢላዋ ጭንቅላቱን መትቶ ከጣለው በኋላ አንገቱን ቀልቶታል። ፖሊስ እንደሚለው ጥቃቱን ሲያደርስ "አላሁ አክበር" ሲል የአይን እማኞች ሰምተውታል። ጥቃቱን ካደረሰ በኋላ ለመሰወር ቢጥርም ጥሪ የደረሰው ፖሊስ በፍጥነት በስፍራው ተገኝቷል። ከዚያም 12 ጊዜ በጥይት ተመትቶ ተገድሏል። ፖሊስ 30 ሴንቲ ሜትር የሚረዝም ቢላዋ ከጥቃት አድራሹ ጎን ማግኘቱንም አስታውቋል። በፈረንሳይ መሰል ጥቃት ሲፈጸም ይህ የመጀመሪያው አይደለም። ከሶስት ሳምንት በፊት ትውልደ ፓኪስታናዊ የ18 ዓመት ወጣት በስጋ መከትከቻ ትልቅ ቢላ ሁለት ሰዎች ላይ ጉዳት አድርሶ ነበር። እአአ 2015 ላይ ሁለት ሙስሊም የፈረንሳይ ዜጎች የቻርሊ ሄብዶ መጽሔት ቢሮን ሰብረው በመግባት በሰራተኞቹ ላይ ተኩስ ከፍተው ሰራተኞቹን ጨምሮ በጠቅላላው 12 ሰዎች መግደላቸው የሚታወስ ነው።
واستهل المحتشدون المسيرة بترديد النشيد الوطني الفرنسي، وسط تصفيق حار. وانضمت عائلات ضحايا الهجمات إلى مسيرتين وسط باريس. واتخذت السلطات الفرنسية إجراءات أمنية غير مسبوقة، إذ نشرت الآلاف من أفراد الشرطة والعسكريين لتأمين المسيرة. وبدأ مسلسل العنف في فرنسا الأربعاء، عندما اقتحم الشقيقان شريف وسعيد كواشي مكاتب مجلة شارلي إبدو في باريس. مواضيع قد تهمك نهاية وقتل 17 شخصا في أعمال العنف التي وقعت خلال ثلاثة أيام. ويشارك في "مسيرة الوحدة" رئيس الوزراء البريطاني، ديفيد كاميرون، والمستشارة الألمانية، أنغيلا ميركل، ورئيس الوزراء التركي، أحمد داوود أوغلو، ورئيس الوزراء الإسباني، ماريانو راخوي، ووزير الخارجية الروسي، سيرغي لافروف. يشارك في المسيرة العشرات من قادة دول العالم. كما يشارك فيها الرئيس الفلسطيني محمود عباس، والعاهل الاردني الملك عبدالله وزوجته الملكة رانيا، ورئيس الحكومة التونسية مهدي جمعة، ورئيس الحكومة الاسرائيلية بنيامين نتنياهو، ووزير الخارجية الاماراتي عبدالله بن زايد. واحتشد أكثر من عشرة آلاف شخص في العاصمة البلجيكية بروكسيل للتعبير مع تضمانهم مع الفرنسيين. وعُلق في وسط بروكسيل لافتة ضخة كتب عليها "بروكسيل هي شارلي" باللغتين الفرنسية والإنجليزية. ونظمت فعاليات مماثلة في لندن ومدريد والقاهرة وسيدني وطوكيو. استهل المحتشدون المسيرة بترديد النشيد الوطني الفرنسي. وتستمر الشرطة في البحث عن أي أشخاص يحتمل تواطؤهم مع المسلحين. وقال وزير الداخلية الفرنسي برنار كازنوف إنه اتفق مع نظرائه في أوروبا ودول شمال أفريقيا على بذل المزيد من الجهد من أجل مكافحة التطرف على شبكة الانترنت. وأكد على الحاجة إلى المزيد من التعاون مع شركات الانترنت لضمان إزالة أي محتوى إليكتروني يروج لـ"الإرهاب" أو أعمال العنف. والتقى الوزراء في باريس قبل بدء "مسيرة الوحدة". "انتقام" ونُشر على شبكة الإنترنت مقطع فيديو يظهر فيه المسلح أميدي كوليبالي يقسم بالولاء لزعيم تنظيم "الدولة الإسلامية" أبو بكر البغدادي. وقتل كوليبالي شرطية فرنسية وأربعة أشخاص آخرين ضمن مجموعة من الرهائن احتجزهم في متجر يهودي قبل أن ترديه الشرطة الفرنسية قتيلا. قتل كوليبالي شرطية فرنسية وأربعة أشخاص آخرين ضمن مجموعة من الرهائن احتجزهم في متجر يهودي. وقال كوليبالي في المقطع المصور إنه نفذ - مع المسلحين الآخرين اللذين هاجما شارلي إبدو - هجماتهم ردا على استهداف تنظيم الدولة الإسلامية. وخلفت الهجمات شعورا بالصدمة لدى الفرنسيين، إذ تعد من أكثر أعمال العنف دموية في فرنسا منذ عقود. وخرج أكثر من 700 ألف متظاهر السبت في مسيرات جابت شوارع مدن فرنسية تنديدا بالهجمات. والتقى الرئيس الفرنسي فرانسوا هولاند الأحد قيادات يهودية في قصر الإليزيه. وقالت قيادات يهودية إن الرئيس وعدهم باتخاذ تدابير أمنية جديدة في محيط كافة المؤسسات اليهودية يومي الأحد الاثنين. تستمر الشرطة في البحث عن أي أشخاص يحتمل تواطؤهم مع المسلحين.
https://www.bbc.com/amharic/news-55079318
https://www.bbc.com/arabic/science-and-tech-55165109
የአፕሉ ቲም ኩክና የፌስቡኩ ማርክ ዙከርበርግ ይህም በልጦ ለመገኘት የሚደረግ ፍልሚያ፤ ለዚያም ነው የፌስቡክ እና የአፕል ውዝግብ በጣም ሳቢ የሆነው። ሁለቱም ትልልቅ የቴክኖሎጂ ኩባንያ መሆናቸው ላይ ነው ተመሳሳይነታቸው የሚያበቃው። ከሞላ ጎደል ሁሉም የፌስቡክ ገቢዎች የሚገኙት ከማስታወቂያ ሲሆን አፕል ደግሞ በአብዛኛው ከቁሳቁስ እና ከመተግበሪያ ሽያጭ ነው ገቢው። እንደ እውነቱ ከሆነ ሁለቱ ኩባንያዎች እርስ በርሳቸው አይወዳደሩም፣ ግን ደግሞ አይዋደዱም።ለዓመታት የአፕሉ አለቃ ቲም ኩክ ፌስቡክ ተጠቃሚዎቹን እንደ ምርት በመቁጠር ከማስታወቂያ ገንዘብ ከማግኘቱም በላይ በፍጥነት የግል ሚስጢርን ያባክናል ይላሉ። የፌስቡኩ አቻቸው ማርክ ዙከርበርግ በበኩላቸው የአፕል ምርቶች ውድ በመሆናቸውና ፌስቡክን ለመተቸት ድብቅ ዓላማ አለው በማለት ይተቻሉ።እንደ ኒው ዮርክ ታይምስ ዘገባ ባለፈው ዓመት አፕል የፌስቡክ ማበልጸጊያ መሣሪያዎችን እስከማቋረጥ ደርሷል። ባለፈው ሳምንት አዲስ እሰጣ አገባ ተፈጥሮ ግንኙነቶችን የበለጠ የከፋ አድርጎታል፡፡ በቁስል ላይ እንጨት መስደድ በዚህ ዓመት መጀመሪያ ላይ አፕል ሰዎች መረጃዎቻቸውን ይበልጥ እንዲቆጣጠሩ የሚያደርግ 'አፕ ትራኪንግ ትራንስፓረንሲ' የተሰኘ መተግበሪያ ይፋ እንደሚያደርግ አስታውቋል። ይህም ቀደም ሲል የነበረውን አሠራር በመቀየር ደንበኞች እንደ ፌስቡክ ያሉ መተግበሪያዎቻቸውን እየመረጡ መረጃዎችን እንዲጠቀሙ ያግዛል። ከፍተኛ ትርፍ ለማግኘት ያለሙ ማስታወቂያዎችን ለሚሸጠው ፌስቡክ ይህ ትልቅ ችግር ነው። ይህም ንግዳቸውን በከፍተኛ ሁኔታ እንደሚጎዳ በግልፅ ይናገራሉ። አፕል መተግበሪያዎችን የሚሠሩ እንዲዘጋጁ ጊዜ ለመስጠት የታቀዱትን ለውጦች እስከሚቀጥለው ዓመት ድረስ ላለመተግበር ወስኗል።ጄን ሆቫርት ባለፈው ሳምንት ለውጡ ለምን እንደዘገየ በሚገልጽ ደብዳቤ ላይ ዙከርበርግን ከመውቀስ ወደ ኋላ አላሉም። "የፌስቡክ ሥራ አስፈፃሚዎች በተቻለ መጠን ብዙ መረጃዎችን መሰብሰብ ዓላማቸው መሆኑን ግልፅ አድርገዋል" በማለት።"ይህም የተጠቃሚዎች ግላዊ ምስጢርን አለማክበር ተስፋፍቶ መቀጠሉን ያሳያል" ብለዋል። ፌስቡክም ለዚህ ምላሽ ሰጥቷል። "ዋናውን የገቢ ጉልበታቸውን ተጠቅመው ለራሳቸው መረጃ እየሰበሰቡበት ተፎካካሪዎቻቸውም ተመሳሳይ መረጃን እንዳይጠቀሙ በሚባል እየከለከሉ ነው" ብለዋል። "የሚናገሩት ስለ ግላዊ መረጃ ቢሆንም ዋናው ነገር የገቢ ትርፍ ነው" ሲሉ ገልጸዋል። ይህም ከፌስቡክ የበለጠ የንግድ አምሳያ አለው በሚል ኩራት ለሚሰማው አፕል በቁስሉ ላይ እንጨት መስደድ ነው። እስከ 2010 ድረስ የአፕል መስራች የሆነው ስቲቭ ጆብስ ፌስቡክን በግላዊ መረጃ ዙሪያ ማስጠንቀቁ ተዘግቧል። ፌስቡክ ማስታወቂያዎችን ለመሸጥ መረጃዎችን መጠቀም ይችል ነበር ነገር ግን "ያንን ላለማድረግ መርጠናል" ብለዋል የአፕል የወቅቱ አለቃ ኩክ እ.አ.አ በ 2018። የሲሊከን ቫሊው ባለሃብት እና የዙክድ መጽሐፍ ደራሲ ሮጀር ማክናሚ የፌስቡክ አድናቂ አይደሉም።"የአፕል አንዱ ባህል ደንበኞቹን ማብቃት ነው። የፌስቡክ ባህል ደግሞ ተጠቃሚዎቹን መበዝበዝ ነው" ብለዋል።"ከታሪክ አኳያ እንኳን ቢታይ አፕል ሌሎች ሰዎችን ለመንቀፍ ብዙ ምክንያቶች ቢኖሩትም ይህን ላለማድረግ መርጧል። የፌስቡክ አሠራር ምን ያህል አናዳጅ እንደሆነ ይህ ማሳያ ይመስለኛል" ሲሉም ተናግረዋል።ፌስቡክስ ምክንያት አለው? እውነት አፕል ተወዳዳሪዎችን ለማፈን የገበያ የበላይነቱን ለመጠቀም እየሞከረ ነውን? የአፕል የማስታወቂያ ገቢ በአንፃራዊነት አነስተኛ ቢሆንም ሞርጋን ስታንሊ እንደሚሉት በሚቀጥሉት ጥቂት ዓመታት ውስጥ ይህ ገቢው በከፍተኛ ሁኔታ እንደሚያድግ ተተንብይዋል።ስለዚህ የፌስቡክ የተጠቃሚዎች መረጃን በመያዝ ለራሱ ገቢ ማግኛ ለማድረግ እየሞከረ ነው?ይህ እንግዳ ነገር ሊሆን ይችላል። ማደብዘዝ አሁን አሁን በጣም ከተለመዱት የአሜሪካ የቴሌቪዥን ማስታወቂያዎች አንዱ የአፕል የግላዊ መረጃ ጥበቃ ዘመቻ ነው።"አንዳንድ ነገሮች መጋራት የለባቸውም። አይፎን በዚህ በኩል እንድትጠብቁ ያግዛችኋል" የሚል ነው የማስታወቂያ ዘመቻ አለው።አፕል የግል ምስጢራዊነት ተወዳጅ መሆኑን እና ይህንንም ቀለል አድርጎ ማየት እንደማይገባ ያምናል። ኢ-ፍትሃዊነትአፕል ግን በሁሉም ዘርፍ ገበያውን በብቸኝነት /ሞኖፖሊ/ እንደተቆጣጠረ ይነገርለታል።አፕ ስቶርን በመጠቀም መተግበሪያ የሚሠሩት ላይ ኢ-ፍትሃዊ ሕግን ይጭናል ከተባለ በኋላ በተከታታይ ሕዊ ሂደት ውስጥ ገብቷል።በተጨማሪም ኩባንያው ተገቢውን የግብር ክፍያን አይከፍልም የሚሉ ክሶች ቢነሱበትም ደርጅቱ ግን ያስተባብላል። የግላዊነት እና ከምንም ጋር ያለመነካካት ክርክር በእርግጥ ከዙከርበርግ ጋር ይመደባል።እ.አ.አ በ2014 ኩክ ደንበኞቹን እንደ ምርት በመቁጠር ፌስቡክን ለመጀመሪያ ጊዜ በይፋ ሲተቹ የፌስቡክ ዋና ሥራ አስፈፃሚ ለታይም መጽሔት ምላሽ ሰጥተው ነበረ። "የሚያበሳጨኝ ብዙዎች ከጊዜ ወደ ጊዜ የማስታወቂያ ንግድ አሠራርን ከደንበኞች ጋር የማይስማሙ እንደሆነ አደርገው የሚያመሳስሉት ናቸው።" "እንደምታስቡት ለአፕል እየከፈላችሁ ስለሆነ ከእነሱ ጋር እንደምትስማሙ ነው? ከእነሱ ጋር ብትስማሙ ኖሮ ምርቶቻቸውን በጣም ርካሽ ያደርጉ ነበር" ብለዋል። ይህ ምናልባት አንድ አሳማኝ ነጥብ አለው፤ በዚህም አፕል በዓለም ላይ በጣም ሀብታም ከሆኑ ኩባንያዎች አንዱ ነው። የስልክ ጦርነት የዚህ የጋራ ውጥረት ሌላው እንግዳ ነገር የሁለቱ ኩባንያዎች አንዱ በአንዱ ላይ ጥገኛ መሆናቸው ነው። አይፎን ላይ ፌስቡክ (ከዋትስአፕ እና ከኢንስታግራም ጋር) የማይገኝ ቢሆን ኖሮ ስልኩ ለብዙ ደንበኞች ዝቅ ያለ ደረጃ ይኖረው ነበር። በተቃራኒው ደግሞ ሰዎች ፌስቡክን በአይፎን ላይ መጠቀም ባይችሉ ኖሮ ሰዎች ሌሎች የማኅበራዊ ሚዲያ መድረኮችን ይፈልጉ ነበር?ሁለቱም ኩባንያዎች ጤናማ እና ጠንካራ የሥራ ግንኙነት ቢኖራቸው ትርጉም ይሰጣል የሚሉ በርካቶች ናቸው። ግን እንደዛ አይደለም። የአፕል ባለሙያ የሆኑት ካሮላይና ሚላኔሲ እንደሚሉት ሁለቱ ኩባንያዎች ዓለምን በተለየ መንገድ ከማየት ባለፈ በመካከላቸው ያለው ጥላቻ ባህላዊና ግላዊ ነው።"በፍልስፍና ረገድ የተለያዩ ናቸው" ይላሉ።"አፕልን እንመልከት። ፌስቡክ በደንበኞቻቸው ላይ ስላለው ጠባይ የሚያሳስባቸው ከሆነ በአፕል መሳሪያዎች ላይ ለምን ፌስቡክን እንደመተግበሪያ እንዲኖር ይረፈቅዳሉ?"ይህም ወደ ጉዳዩ ጫፍ ይደርሳል። እስካሁን እኒህ ሁለት ኩባንያዎች የማይስማሙ ናቸው።ይህ የስልክ ጦርነት ነበር ቢሆንም እውነታው ግን ግንኙነታቸው ስሜታዊ ነበር።አፕል አሁን እያቀረበ ያለው መተግበሪያ ግን ከዚህ ጦርነት አለፍ ያለ ነው። በዚህ ጉዳይ ግላዊ መረጃ ላይ ያላቸው አባዜ ለፌስቡክ ጥሩ አይደለም። አዳዲሶቹ ሕጎች ማኅበራዊ ድረ-አምባውን ይጎዱታል እየተባለ ነው።በትላልቅ ቴክኖሎጂዎች ውስጥ ከሚኖሩ ተወዳዳሪዎች መካከል የፌስቡክ እና የአፕል ከፊት ሲታይ በጣም አናሳ ሊሆን ይችላል። ጉግል የፌስቡክ ግልጽ ተወዳዳሪ ሲሆን ማይክሮሶፍት እና ጉግል ደግሞ የአፕል ተቀናቃኞች ናቸው።ግን የግላዊ መረጃ ጉዳይ በፌስቡክ እና በአፕል መካከል የማይጠፋ እሳት አስነስቷል። እናም እ.አ.አ 2021 ተፎካካሪነቱን ይበልጥ ያቀጣጥለዋል።
والشيء الوحيد المشترك بينهما أن كلتاهما شركتان كبيرتان في مجال التكنولوجيا. مصدر جميع عائدات فيسبوك تقريباً هو الإعلانات التي تمثل جزءاً صغيراً فقط من عائدات آبل والتي تأتي في الغالب من بيع الأجهزة ومن متجر التطبيقات الخاص بها. لا تتنافس الشركتان مع بعضهما البعض، لكن هناك حالة عداء مستحكم بينهما. سلعة قابلة للبيع قال رئيس آبل تيم كوك قبل سنوات عديدة إن فيسبوك تتعامل مع مستخدميها كسلعة لكسب المال من الإعلانات وتعبث بالبيانات الشخصية لمستخدميه. مواضيع قد تهمك نهاية لكن رئيس فيسبوك مارك زوكربيرج يقول إن منتجات آبل باهظة الثمن ولديها دوافع خفية لانتقاد فيسبوك. في العام الماضي حجبت آبل بشكل تام أدوات التطوير الخاصة بفيسبوك. وأحدث فصل في الخلاف بين الطرفين برز قبل وقت قريب مما جعل العلاقات بينهما تتردى أكثر. رش الملح على الجرح قالت آبل في وقت سابق من هذا العام أنها ستبدأ بإعتماد تطبيق يسمى تتبع الشفافية لمنح الزبائن مزيداً من التحكم والسيطرة على بياناتهم الشخصية. وسيكون بمقدور الناس الموافقة أو رفض إعطاء بياناتهم الشخصية للتطبيقات الأخرى مثل تطبيق فيسبوك وهو ما لم يكن متاحاً سابقا حيث كانت القاعدة العامة والبديهية الموافقة على ذلك. يمثل ذلك مشكلة كبيرة بالنسبة لـفيسبوك التي تنشر إعلانات مستهدفة لجني أرباح هائلة وتقول صراحة إن التطبيق سيلحق ضرراً كبيراً بأعمالها. أجلت آبل نشر التطبيق حتى العام المقبل لمنح مطوري فيسبوك المزيد من الوقت. في رسالة توضح سبب تأجيل إعتماد التطبيق قالت المسؤولة في آبل جين هوفارث: "المسؤولون التنفيذيون في فيسبوك لم يخفوا نيتهم جمع أكبر قدر ممكن من البيانات. يستمر هذا الاستهتار بخصوصية المستخدمين بل ويتسع نطاقه" حسب قولها. تعير آبل اهمية كبيرة لموضوع خصوصية المستخدمين أفضلية وردت فيسبوك على ذلك بقولها: "آبل تستخدم موقعها المهيمن في السوق لمنح نفسها الافضلية في جمع البيانات الخاصة بها، بينما تجعل من المستحيل تقريباً على منافسيها استخدام نفس البيانات". وأضافت :"يزعمون أن الأمر يتعلق بالخصوصية ولكنه في الواقع يتعلق بالربح". هذا الموقف يشبه رش الملح على جرح مفتوح لشركة آبل التي تفتخر بأنها تمثل نموذجاً أرقى من فيسبوك على صعيد الممارسة التجارية. يقال أن الشريك المؤسس لآبل ستيف جوبز حذر من تعامل فيسبوك مع موضوع بيانات المشتركين منذ عام 2010 آبل تدفع 113 مليون دولار لتسوية "فضيحة بطاريات" هواتف آيفون وفي عام 2018 قال الرئيس الحالي لشركة آبل إنه كان بإمكان الشركة السير على منوال فيسبوك واستخدام بيانات الزبائن لأعراض تجارية لكننا "اخترنا عدم القيام بذلك". آبل وغوغل تصدران تطبيقات تمكن من تتبع المصابين بفيروس كورونا تغريم شركة آبل بسبب مزاعم مقاومة أجهزة آيفون للماء يقول روجر ماكنامي، المستثمر في وادي السليكون ومؤلف كتاب Zucked وهو كتاب ضد فيسبوك ومؤسسها مارك زوكربيرغ وليس من المعجبين بفيسبوك أيضاً: "ثقافة آبل هي منح الزبون الكلمة الأخيرة أما فيسبوك فأساس عملها استغلال مستخدميها". "كان بإمكان آبل انتقاد الآخرين في الفترات الماضية حول الكثير من الأمور لكنها تجنبت ذلك طواعية". "أعتقد أن هذا يعكس مدى شعور آبل بالإشمئزاز من سلوك فيسبوك". لكن ما موقف فيسبوك وهل هناك ما يبرر ما تقوم به؟ وهل تحاول آبل في الواقع استخدام هيمنتها على السوق لابعاد المنافسين؟. على الرغم من أن حجم أعمال آبل في مجال الإعلانات صغير نسبياً إلا أن مصرف مورغان ستانلي يتوقع نمو عائداتها من الإعلانات بشكل كبير في السنوات القليلة المقبلة. مؤسس فيسبوك بمواجهة الكونغرس الأمريكي فهل تريد آبل حرمان فيسبوك من جمع بيانات المستخدمين لكي تقوم هي بالاستفادة منها مالياً؟ سيكون ذلك أمراً مستغرباً. أكبر حملة تعد حملة آبل حول حماية خصوصية زبائنها من أكثر الإعلانات التلفزيونية انتشاراً في الولايات المتحدة هذا الخريف. يظهر في الاعلان مجموعة من الأشخاص يقومون بالكشف سهواً عن أشياء محرجة قاموا بالاضطلاع عليها عبر الانترنت. ويحمل الاعلان عنوان "بعض الأشياء لا يجب أن تشرك الأخرين فيها، آيفون يمكنه ضمان ذلك". هذا الاعلان يؤكد الأهمية التي توليها آبل لموضوع خصوصية الأفراد التي باتت تحظى بإهتمام المستهلكون وبالتالي يستبعد ان تقوم آبل بأي عمل يقوض ذلك. زوكربيرغ غير عادل للمطورين ومع ذلك فقد وصفت الأطراف السياسية في الولايات المتحدة آبل بانها احتكارية. وتواجه آبل سلسلة من الدعاوي القانونية بعد اتهامات بأنها تستخدم متجر التطبيقات الخاص بها والذي يتمتع بموقع قوي في السوق، لإملاء شروط غير عادلة على المطورين. كما تواجه الشركة تهمة عدم دفع نصيبها العادل من الضرائب وهو ما تنفيه. من المؤكد أن موضوع الخصوصية يثير غضب زوكربيرغ. في عام 2014 عندما انتقد رئيس آبل تيم كوك فيسبوك علناً لمعاملة زبائنها كسلعة فرد الرئيس التنفيذي لشركة فيسبوك قائلاً لمجلة تايم: "أشعر بالإحباط لأن الكثير من الناس يبدو أنهم يربطون بين نموذج عمل ما في مجال الاعلان بالابتعاد عن مصلحة الزبائن". "هل لأنك تدفع لآبل يجعلها متماشية مع مصلحتك بطريقة ما؟ لو كان الأمر كذلك لكانت جعلت منتجاتها أقل كلفة بكثير". كم تبلغ ثروة مؤسس فيسبوك؟ فيسبوك تحظر شخصيات بارزة تعتبرها "خطيرة" حرب مفتعلة الجزء الأكثر غرابة من هذا الكره المتبادل هو إعتماد كل منهما على الأخرى. بالنسبة لآبل ستفقد هواتف ايفون الكثير من الجاذبية لدى قطاع واسع من الزبائن إذا افتقرت الى تطبيقات مثل فيسبوك وواتس آب وانستغرام. وبالعكس هل سيبحث الناس عن وسائط اجتماعية أخرى إذا لم يتمكنوا من الوصول الى فيسبوك عبر هواتف ايفون؟ وبالتالي من المستحسن ان تكون علاقة الشركتين قوية وصحية ورغم ذلك الأمر ليس كذلك. كارولينا ميلانيسي، الخبيرة المهتمة بشركة آبل هي واحدة من بين كثيرين ممن يعتقدون أن الشركتين تنظران الى العالم بطريقة مختلفة وأن العداء بينهما ثقافي وشخصي. وتقول "من الناحية الفلسفية هما مختلفان تماماً". وتضيف: "عندما تنظر آبل إلى طريقة تعامل فيسبوك مع زبائن فإنها تشعر بالغيظ وتتساءل لماذا يسمح بوجود تطبيق فيسبوك على هواتفنا" وهذا هو لب الموضوع. حتى وقت قريب كانت العلاقة بين الشركتين فاترة بسبب انعدام الانسجام بينهما. كانت الشركتان تخوضان حربا وهمية بينما الواقع أن كل واحدة كانت بحاجة الآخرى. مرحلة جديدة لكن ما تقترحه شركة آبل الآن بعيد كل البعد عن ذلك. فالحرص الشديد الذي توليه لموضوع خصوصية المستخدمين لا يروق كثيراً لفيسبوك. والقواعد الجديدة التي تعتمدها آبل في عملها ستضر بفيسبوك حتماً. هناك منافسة بين شركات التكنولوجيا الكبيرة لكن المنافسة بين آبل وفيسبوك كانت مستبعدة ظاهرياً على الأقل. غوغل هي المنافس الواضح لفيسبوك، مايكروسوفت وغوغل هما منافستا آبل. لكن موضوع خصوصية بيانات المستخدمين أشعلت الحرب بين الطرفين ولن تتوقف قريباً، بل ستستعر أكثر خلال عام 2021.
https://www.bbc.com/amharic/55914561
https://www.bbc.com/arabic/vert-cap-56014229
ቤዞስ ከ30 ዓመት ዕድሜው ጀምሮ አምጦ የወለደውን ድርጅቱን የሚለቀው ሌሎች ሥራዎች ላይ ለማተኮር በማሰቡ ነው። ሆኖም ከአማዞን የዕለት ተዕለት ሥራ አስፈጻሚነት ቢለቅም የበላይ ጠባቂ ሆኖ መሥራቱን አይተውም። 'እዚህ ውሳኔ ላይ የደረስኩት ጊዜዬንና ጉልበቴን ሌሎች ሥራዎች ላይ ለማድረግ ስለፈለኩ ነው' ብሏል ቢሊየነሩ ጄፍ ቤዞስ። የዓለም ቢሊየነሩን ቤዞስን በሥራ አስፈጻሚነት የሚተኩት አንዲ ጄሲ ይሆናሉ። አንዲ የአማዞንን ክላውድ ኮምፒውቲንግ ቢዝነስ ክፍል ኃላፊ ሆነው የቆዩ ናቸው። ጄፍ ቤዞስ ከሥራ አስፈጻሚነቱ በይፋ የሚለቀው በዚህ በያዝነው የፈረንጆች ዓመት አጋማሽ ይሆናል። 'የአማዞን ሥራ አስፈጻሚ ሆኖ መሥራት ፋታ የለውም። ጊዜና ጉልበትን ያሟጥጣል። እንዲህ ዓይነት ኃላፊነት ላይ መሆን ሌሎች ነገሮች ላይ ለማተኮር ጊዜ አይሰጥም' ይላል ቤዞስ በይፋ በጻፈው የመልቀቂያ ደብዳቤ። 'እንደ በላይ ጠባቂ ሆኜ በዋና ዋና የአማዞን ጉዳዮች ብቻ እየተሳተፍኩ ትኩረቴን ግን ለሌሎች ድርጅቶቼ መስጠት እፈልጋለሁ' ብሏል በዚሁ ደብዳቤ ቤዞስ። ቢሊየነር ቤዞስ አሁን ትኩረት ሊያደርግበት የፈለጋቸው የሥራ ዘርፎች በህዋ ትራንስፖርት ላይ የሚያተኩረው ብሉ ኦሪጂን እንዲሁም ዋሺንግተን ፖስት ጋዜጣ ህትመት እና ሌሎች የግል ፍላጎቶቹ ላይ ነው። 'በፍጹም ጡረታ እየወጣሁ አይደለም፤ ጉልበቴና የመንፈስ ጥንካሬዬ አሁንም እንዳለ ነው፤ ነገር ግን ትኩረቴን ሌሎች ነገሮች ላይ ለማዋል ስለፈለኩ ብቻ ነው' ብሏል ቤዞስ በዚሁ ደብዳቤው። ቢሊየነሩ ቤዞስ አሁን 57 ዓመቱ ነው። የአማዞን የበይነ መረብ ገበያን የጀመረው በ1994 ሲሆን ያን ጊዜ መጽሐፍ በበይነ መረብ የሚሸጥ ትንሽ ድርጅት ሆኖ ነበር አማዞን የተመሰረተው። አሁን አማዞን በመላው ዓለም 1.3 ሚሊዮን ሰራተኞች አሉት። በ2020 ዓ/ም ብቻ የአማዞን ጠቅላላ ሽያጭ 386 ቢሊዮን ዶላር አልፏል። ይህም የሆነው በኮቪድ ወረርሽኝ ምክንያት የበይነ መረብ ገበያው ስለደራ ነው። ጄፍ ቤዞስ በፎርብስ የሀብት ዝርዝር ውስጥ የተጠቀሰለት ሀብቱ 192 ቢሊዯን ዶላር ደርሷል።
بدأ جيف بيزوس شركة أمازون كمتجر صغير لبيع الكتب عبر الإنترنت وسيفسح بيزوس المجال لأندي جاسي، الرئيس التنفيذي الحالي لقطاع الحوسبة السحابية (كلاود) بالشركة، ليتولى مهام إدارة العمليات اليومية في الشركة. إلا أن بيزوس لن يتخلى عن الإمساك بزمام الأمور بالكامل، فهو سيتولى منصب رئيس مجلس إدارة الشركة العملاقة. واليوم، تعتبر أمازون واحدة من أكثر الشركات العامة قيمة في العالم، كما كانت المنافسة على أشدها بين مؤسسها بيزوس وبين إيلون ماسك، مالك شركة "تسلا"، على لقب أغنى رجل في العالم. قبل أن ينتزع ماسك هذا العام المرتبة الأولى من بيزوس، الذي تربع على عرش أغنى رجل في العالم عام 2020. وما بدأ كمتجر صغير لبيع الكتب عبر الإنترنت، أصبح اليوم ظاهرة عالمية، تشمل خدمات التوصيل إلى المنازل، والحوسبة السحابية، والذكاء الاصطناعي المتطور، علاوة على بث الأفلام والبرامج والأحداث الرياضية. مواضيع قد تهمك نهاية إلا أن نجاح أمازون الساحق وسيطرتها على تجارة التجزئة عبر الإنترنت، أثارا ضدها الكثير من الانتقادات أيضاً، بدءا من اتهامات بالمساهمة في تراجع النشاط في الأسواق والشوارع التجارية في العالم، إلى شكاوى بشأن ظروف العمل في مستودعاتها المكتظة الواسعة. تعتبر أمازون واحدة من أكثر الشركات العامة قيمة في العالم كيف بنيت إمبراطورية أمازون؟ يبدو نجاح ابتكارات أمازون جليا في نتائجها المالية. ففي عام 2018، أصبحت أمازون ثاني شركة عامة في العالم تصل قيمتها إلى تريليون دولار، بعد آبل. وهي تحتل اليوم المرتبة الثالثة بين الشركات الأعلى قيمة في السوق في الولايات المتحدة، بعد آبل ومايكروسوفت. كما أن البراهين على النجاح الكبير الذي حققته هذه الشركة العملاقة للتجارة الإلكترونية واضحة أيضا في إيراداتها. فقد وصلت مبيعاتها لعام 2020 إلى 386 مليار دولار، مقابل 280 مليار دولار في العام السابق، كما تضاعف صافي أرباحها تقريبا ليصل إلى 21 مليار دولار. واقترن نجاح بيزوس وتنامي ثروته مع التوسع العالمي للشركة، وإن كان ذلك يعود بشكل أساسي إلى توسع مبيعات الشركة لتشمل مجموعة واسعة من القطاعات. وتمكنت الشركة، بفضل الأجهزة الذكية وخدمات بث المحتوى والخدمات السحابية، إضافة إلى أحدث خدماتها وهي "بقالة الإنترنت" التي أطلقتها مؤخرا (مع استحواذها على شركة هول فودز ماركيت)، من التنافس مباشرة مع عمالقة التكنولوجيا مثل فيسبوك، وآبل، وغوغل، ونيتفلكس. وقد بدأ كل شيء مع بيع الكتب. ففي عام 1955، جرى إطلاق أمازون لبيع الكتب عبر الإنترنت. وفي عام 1999 قال مؤسسها جيف بيزوس، الشاب حينها: "عندما بدأنا بيع الكتب لأول مرة قبل أربع سنوات، قال لنا الجميع 'أنتم تفهمون بالكمبيوتر فقط، ولا تعرفون شيئا عن بيع الكتب'. وقد كان هذا صحيحا". ومع ذلك، ساعدت مساحة التخزين الواسعة التي كانت أمازون تملكها حينها في الولايات المتحدة على أن تصبح رائدة في هذا القطاع، ومكنتها من أن تضع في متناول عملائها مجموعة أوسع من الكتب مقارنة بمنافسيها من المكتبات الواقعية. وحين بدأ انتشار الكتب الرقمية، تمكنت أمازون بفضل ذكاء إدارتها من أن تصبح لاعبا رئيسيا في هذا السوق أيضا. وفي عام 1999، أصبحت أمازون أكبر منصة للبيع عبر الإنترنت في العالم. ففي أواخر التسعينيات من القرن الماضي، قررت أمازون أن تباشر بيع سلع أخرى، وكانت البداية مع الموسيقى وأقراص الفيديو الرقمية. وسرعان ما توسعت إمبراطورية بيزوس لتشمل الإلكترونيات، والألعاب، وأدوات المطبخ. وساعدت الشبكة المتنامية من المستودعات التي تملكها الشركة في الولايات المتحدة في توسيع نطاق ما يمكن لأمازون أن توفره لعملائها، ما أدى إلى زيادة شعبيتها بشكل كبير لديهم. وبعد عشر سنوات، أصبحت أمازون أكبر شركة للبيع عبر الإنترنت في الولايات المتحدة وحول العالم. بدأ الرئيس التنفيذي الجديد أندي جاسي، العمل مع أمازون في عام 1997 وفي عام 2005 أطلقت برنامج "عضوية برايم" للتوصيل السريع. فبعد إنشاء "خدمة أمازون ماركيتبليس" عام 2000، والتي فتحت المنصة التجارية أمام الآلاف من الشركات الصغيرة، شعرت أمازون بحاجة إلى تعزيز خدمة التوصيل للعملاء المخلصين. وأطلق برنامج "أمازون برايم" عام 2005، متيحا خدمة توصيل أسرع لمجموعة محددة من السلع، إلا أنه ساهم في تعزيز مبيعات الشركة من جميع أنواع البضائع. واليوم، أصبحت "أمازون برايم" تقدم خدماتها لأكثر من 100 مليون مشترك حول العالم، والتي تتضمن أيضاً بث محتوى ترفيهي من الموسيقى والأفلام، وهي تعتبر ثاني أكبر برامج العضوية المدفوعة في العالم. وفي عام 2007، أطلقت أمازون أول منتج استهلاكي لها وهو: كيندل. ولم تنس أمازون أبدا بدايتها الأساسية مع بيع الكتب. وعندما بدأت الكتب الإلكترونية في الانتشار، أطلقت الشركة جهاز كيندل، الذي أصبح الرائد العالمي في هذا القطاع. وشهد قسم الأجهزة الذكية في أمازون نموا مضطردا، وواجه منافسة شرسة من قبل كل من آبل وغوغل في أوائل العقد الأول من القرن الحادي والعشرين. وكانت أمازون أول شركة تطلق جهاز المساعد الذكي "أمازون أيكو"، الذي يعمل بواسطة المساعد الصوتي الرقمي "أليكسا"، نظام الذكاء الاصطناعي الخاص بالشركة، وقد أصبحت الآن ثالث أكبر شركة لبيع الأجهزة المساعدة الذكية في الولايات المتحدة. إلا أن مستقبل شركة أمازون يبدو أكثر تعقيدا من مجرد بيع المنتجات على الإنترنت. وبعد أن هيمنت بنجاح على البيع بالتجزئة عبر الإنترنت، تضع الشركة نصب عينيها الآن توسيع خدماتها وبطريقة تشكل مفاجأة ربما، إذ أنها هذه المرة تتعلق بمتاجر موجودة على أرض الواقع، لكن بإنشاء طريقة جديدة للتسوق.
https://www.bbc.com/amharic/news-45755908
https://www.bbc.com/arabic/sports-45754776
ሌላኛው የስፖርት ትጥቆች አምራች ኢኤ ስፖርትስ ከሮናልዶ ጋር ተመሳሳይ የስራ ውል ያለው ሲሆን እርሱም ጉዳዩን በአንክሮ እየተመለከተው መሆኑን አልሸሸገም። ናይኪ በሰጠው መግለጫ ላይ እንዳመለከተው "የቀረበበት ውንጀላ እጅጉን ያሳስበናል ስለዚህ ጉዳዩን በቅርበት እየተከታተልነው ነው" ሲል ኢኤ ስፖርትስ በበኩሉ " በክርስቲያኖ ሮናልዶ ላይ የቀረበውን ዝርዝር ውንጀላ በሚገባ ተመልክተነዋል፤ ከድርጅታችን ጋር የሚሰሩ ስፖርተኞች የድርጅታችንን እሴቶች በሚጠብቅ መልኩ መንቀሳቀስ ስላለባቸው ጉዳዩን በቅርበት እያየነው ነው" ብሏል። • ሮናልዶ "ደፍሮኛል" ያለችው ሴት ከመብት ተሟጋቾች ድጋፍ አገኘች • ሞርጋን ፍሪማን በፆታዊ ትንኮሳ ለቀረበባቸው ውንጀላ ይቅርታ ጠየቁ • የኒውዮርኩ ጠቅላይ አቃቤ ሕግ ፈፀሙት በተባለ ጥቃት ሥራ ለቀቁ በሌላ ወገን ደግሞ ክሪስቲያኖ ሮናልዶ የሚጫወትበት የጣልያኑ ስፖርት ክለብ ጁቬንቱስ ከተጫዋቹ ጎን ቆሟል። ክለቡ በቲውተር ገፁ ላይ እንዳሰፈረው " ክሪስቲያኖ ሮናልዶ ሙያዊ ስነምግባሩንና ያለውን መሰጠት በሚገባ እያሳየ ነው። ይህም በጁቬንቱስ ውስጥ በሁሉም ዘንድ እንዲከበር አድርጎታል" ብለዋል። የእግር ኳስ ቡድኑ በሐምሌ ወር ከማድሪድ በ99 ሚሊየን ፓውንድ ነው የገዛው። የ33 ዓመቱ የእግር ኳስ ኮከብ በ2009 በላስቬጋስ ካትሪን ማዮግራ ደፈረኝ የሚል ክስ ስታቀርብ ሽምጥጥ አድርጎ ክዶ ነበር። የ34 ዓመቷ እና ቀድሞ በመምህርነት ስራ ትተዳደር የነበረችው ካትሪን ማዮግራ፣ አሁን ጉዳዩን ወደ ህግ ፊት በድጋሚ ያመጣችው በ#ሚቱ (#Me Too) እንቅስቃሴ ተነሳስታ እንደሆነ ጠበቃዋ መግለፃቸው ይታወሳል።
وقالت الشركة التي ترتبط بعقد مع رونالدو تبلغ قيمته مليار دولار إنها تراقب الموقف عن كثب، وهو نفس الموقف الذي اتخذته شركة إي إيه سبورت لألعاب الكمبيوتر والألعاب الرقمية. وكان رونالدو قد أنكر الاتهامات التي وجهتها إليه الأمريكية كاثرين مايورغا بأنه اغتصبها في جناحه في أحد فنادق لاس فيغاس عام 2009. وتقول مايورغا البالغة من العمر 34 عاما إنها شعرت بالرغبة في كشف الأمر، إذ تأثرت بحركة "أنا أيضا" المناهضة للتحرش الجنسي. ودعم نادي يوفنتوس الإيطالي، الذي يلعب له رونالدو بدءا من الموسم الجاري، في تدوينة على حساب النادي على موقع تويتر نجم كرة القدم، قائلا إن "رونالدو أظهر قدرا عاليا من الإخلاص و الاحترافية خلال الأشهر الماضية وهو ما يقدره الجميع هنا". وأصدر رونالدو بيانا على حسابه على تويتر أنكر فيه الاتهامات، وأكد أنه سيسعى لإبراء نفسه ولكنه لن يتكلم لوسائل الإعلام "حول قصة اختلقها البعض ليروجوا لأنفسهم على حسابه". وانضم رونالدو لفريق يوفنتوس الإيطالي مطلع الموسم الجاري من ريال مدريد الإسباني في صفقة تعدت 99 مليون جنيه استرليني. وقال رونالدو في مقطع مصور نشره على حسابه في موقع إنستغرام الأسبوع الماضي "إنهم يسعون للشهرة باستخدام اسمي في أمور كهذه. إنه أمر طبيعي". وأكد محامو رونالدو أنهم سيقاضون مجلة دير شبيغل الألمانية ، التي كانت أول من نشر هذه الاتهامات. وقالت المجلة إن مايورغا توصلت لاتفاق عام 2010 مع محامي رونالدو يقضي بحصولها على تعويض قدره 375 ألف دولار مقابل عدم توجيه اتهامات علنية لرونالدو، لكن محاميها يسعى لإعلان الأمر حاليا. أما شرطة لاس فيغاس فقالت إن هناك تحقيقا بدأ في يونيو/ حزيران عام 2009 حول "اغتصاب مايورغا" لكن ليس هناك متهم أو مشتبه به في هذه القضية. -------------------------------- يمكنكم استلام إشعارات بأهم الموضوعات بعد تحميل أحدث نسخة من تطبيق بي بي سي عربي على هاتفكم المحمول.
https://www.bbc.com/amharic/51830173
https://www.bbc.com/arabic/art-and-culture-51850430
ቶም ሐንክስና ባለቤቱ ሪታ ዊልሰን አውስትራሊያ ውስጥ በኮሮናቫይረስ ተያዙ ሐንክስና ዊልሰን ብርድ በመታመማቸው ነበር ህክምና ፈልገው ኩዊንስላንድ ወደሚገኝ ሆስፒታል የሄዱት። አሁን ራሳቸውን በቤታቸው ነጥለው መቀመጣቸውን በኢንስታግራም ገፁ ላይ ባሰፈረው መልዕክት ላይ አስታውቋል ሃንክስ። ቶም ሐንክስ ወደ አውስትራሊያዋ ጎልድ ኮስት ያቀኑት የኤልቪስ ፕሪስሊን የሕይወት ታሪክ ለመስራት ነበር። • የኮሮናቫይረስ ንግዱንም ስፖርትንም መጉዳቱን ኃይሌ ገብረሥላሴ ተናገረ • ኮሮናቫይረስ ሰዎችን ከእምነታቸው እየለየ ይሆን? • የኮሮናቫይረስ በአዲስ አበባ ሆቴሎች ላይ ያጠላው ስጋት በትናንትናው ዕለት ፣ ዕሮብ፣ የዓለም ጤና ድርጅት ኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ደረጃ ላይ መድረሱን መግለጫ ሰጥቶ ነበር። ቶም ሐንክስ በኢንስታግራም መልዕክቱ ላይ " ድካም ይሰማን ነበር፤ ልክ ብርድ እንደታመመ ሰው፣ ሰውነታችንንም ይቆረጣጥመን ነበር። ሪታ ሄደት መጣ የሚል ብርድ ብርድ የማለት ስሜት ነበራት" ብሏል። ከዚህ በኋላ ነው ምርመራ ለማድረግ ወስነው የተመረመሩት። የምርመራቸው ውጤት እንደሚያሳውም ሁለቱም ቫይረሱ ተገኝቶባቸዋል። ቶም ሐንክስ ፎረስት ጋምፕ እና ሴቪንግ ፕራይቬት ራያን በተሰኙ ፊልሞቹ የሚታወቅ ሲሆን አካዳሚ አዋርድ አሸናፊም ነው። ከቶም ሐንክስ ጋር ፊልሙን እየሰራ የነበረው ኩባንያ " የኩባንያችን አባላት ጤንነትና ደህንነት ቅድሚያ የምንሰጠው ጉዳይ ነው፤ እንዲሁም ከእኛ ጋር በዓለም ዙሪያ ለሚሰሩ ሁሉ ቅድመ ጥንቃቄ እንዲያደርጉና መከላከል እንዲችሉ አስፈላጊውን ሁሉ እናደርጋለን" ብለዋል። አውስትራሊያ ውስጥ እስካሁን ድረስ 130 ሰዎች ቫይረሱ የተገኘባቸው ሲሆን ሞት ግን አልተመዘገበም። አውሮፓ ውስጥ እስካሁን ድረስ ማንኛውንም እንቅስቃሴ የገደበችው ጣሊያን ስትሆን ከምግብ መሸጫ መደብሮችና ከመድሃኒት ቤቶች ውጪ ሁሉም ነገር ተዘግቶ ፀጥ ረጭ ማለቱ ተሰምቷል። የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕም ከአውሮፓ ወደ አሜሪካ የሚደረጉ ማንኛውንም የአየር ጉዞዎች አግደዋል። ኮሮናቫይረስ፡ ጀርም ወይም ቫይረስ ከእጅ ወደ አፍ እንዴት ይተላለፋል? እንዴትስ እንከላከለዋለን?
هانكس وزوجته ريتا ويلسون واستشار هانكس وزوجته، وكلاهما في الثالثة والستين، الطبيب بعد إصابتهما بأعراض تشابه أعراض البرد في كوينزلاند، حسبما قال على إنستغرام. وأضاف هانكس أنه وزوجته سيمضيان بعض الوقت في عزلة. وكان هانكس وزوجته في "ساحل الذهب" في أستراليا، حيث يعمل هانكس في فيلم عن حياة إلفيس برسلي. ويوم الأربعاء أعلنت منظمة الصحة العالمية رسميا أن تفشي فيروس كورونا دخل رسميا مرحلة الوباء العالمي . مواضيع قد تهمك نهاية وكتب هانكس على إنستغرام "شعرنا ببعض التعب، كما لو كنا أُصبنا بالبرد، وببعض الأوجاع الجسدية. أصيبت ريتا ببعض الرعشة المتقطعة وببعض الارتفاع في درجة الحرارة". وأضاف "للاحتياط كما ينبغي، وكما يتطلب الأمر في الوقت الحالي، أجرينا فحوص فيروس كورونا وثبتت إصابتنا". وقال هانكس، الذي من بين أفلامه "فورست غامب" و"إنقاذ الجندي رايان"، إنه سيطلع الناس على تطورات الموقف. وأضاف: "سنكون تحت الملاحظة الطبية ومعزولين طوال الوقت الذي تتطلبه السلامة العامة. ليس بوسعنا فعل أكثر من متابعة الموقف يوما بيوم. أليس كذلك؟" وقالت وورنر براذرز، الشركة المنتجة للفيلم "صحة وسلامة أفراد شركتنا تأتي أولا في المقام الأول، ونحن نتخذ احتياطات لحماية جميع من يعملون في الأعمال التي ننتجها في شتى بقاع العالم". وقالت وسائل الإعلام المحلية الأسترالية إن الفيلم الذي لم يعلن اسمه بعد، ويخرجه الأسترالي باز لورمان، تم إيقافه بصورة مؤقتة. وقدمت ويلسون، وهي مغنية وممثلة، حفلات في فندق بريزبين إمبرويام وفي دار أوبرا سيدني الأسبوع الماضي. وسجلت أستراليا أكثر من 130 حالة لفيروس كورونا. وأدى تفشي كورونا إلى إغلاق جميع المتاجر في إيطاليا، بخلاف متاجر الطعام والأدوية، في أشد الاجراءات المتخذة في أوروبا حتى الآن مع تزايد الوفيات الناجمة عن الفيروس. وعلق الرئيس الأمريكي، دونالد ترامب السفر من معظم الدول الأوروبية إلى الولايات المتحدة مدة 30 يوما، بدءا من الجمعة.
https://www.bbc.com/amharic/54663985
https://www.bbc.com/arabic/world-54662385
ቢጫ አቧራ ከሞንጎሊያና ቻይና በረሃማ አካባቢዎች የሚነሳ አሸዋ ያዘለ አቧራ ሲሆን በሰሜን እና ደቡቡ ኮሪያ ይነፍሳል። የፒዮንግ ያንገግ ዋና አውራ ጎዳናዎች፣ ከሐሙስ እለት ጀምሮ ጭር ማለታቸው ተዘግቧል። ሰሜን ኮሪያ ከኮሮናቫይረስ ነጻ መሆኗን ብትናገርም ከታሕሳስ ወር ጀምሮ የእንቅስቃሴ ገደብ ጥላ ድንበሮቿን ዘጋግታ በከፍተኛ ጥንቃቄ ላይ ትገኛለች። እስካሁን ድረስ በወቅታዊ አሸዋ አዘል አቧራ እና በኮቪድ-19 መካከል ስላለ ግንኙነት ምንም የሚታወቅ ነገር የለም። ይሁን እንጂ ሰሜን ኮሪያ ብቻ አይደለችም ይህንን ጥቅጥቅ አቧራ ከኮሮናቫይረስ ጋር በማያያዝ ስትናገር የተደመጠችው። ከዚህ ቀደም ቱርኬሚስታን ዜጎቿን የአፍና አፍንጫ ጭምብል እንዲያደርጉ ያዘዘችው ይህንን ጥቅጥቅ አቧራማ ደመና ኮሮናቫይረስ ያስከትላል ስትል በመናገር ነበር። በመንግሥት ቁጥጥር ሥር የሚገኘው የኮሪያ ብሔራዊ የቴሌቪዥን ጣብያ፣ ኬሲቲቪ ረቡዕ እለት የአየር ትንበያ መረጃ የያዘ ልዩ ፕሮግራም አስተላልፎ ነበር። በዚህ ፕሮግራሙ ላይ በሚቀጥሉት ቀናት ቢጫ የአቧራ ደመና እንደሚመጣ በመግለጽ አስጠንቋቋል። በተጨማሪም ከቤት ውጪ የሚደረጉ ግንባታዎች በሙሉ ታግደዋል። ይህ አቧራ የሁለቱ አገራት ዜጎችን መርዛማ አቧራ ነው በሚል የጤና ስጋት ሲጥል የቆየ ነው፥። ሐሙስ እለት ለመንግሥት ወገንተኛ የሆነው ሮዶንግ ሺንሙን የተሰኘው ጋዜጣ " ሁሉም ሰራተኞች. . . ቫይረሱን አደገኛነት ሊገነዘቡ ይገባል" ብሏል። በሰሜን ኮሪያ የሚገኙ ኤምባሲዎችም የፒዮንግያንግ አቧራ ስጋት በሚመለከት መረጃ ደርሷቸዋል። በፒዮንግያንግ የሚገኘው የሩሲያ ኤምባሲ በፌስቡክ ገጹ ላይ ከሰሜን ኮሪያ የውጪ ጉዳይ ሚኒስትር በአገሪቱ የሚገኙ የዲፕሎማቲክ ሚሲዮኖችን እና ዓለም አቀፍ ድርጅቶችን ስለ አቧራው ማስጠንቀቂያ እንደደረሳቸው እና በቤት ውስጥ እንዲቆዩ፣ መስኮታቸውን አጥብቀው እንዲዘጉ ማስጠንቀቁን አስፍሯል። የሰሜን ኮሪያ መገናኛ ብዙኃን ኮሮናቫይረስ ላይ የሚደረጉ ምርምሮች ቫይረሱ አየር ወለድ መሆኑን በመግለጻቸው "የሚመጣው የቢጫ አቧራ ስርጭቱን እንዳያስፋፋ በጥብቅ ክትትል እናደርጋለን" ሲል ገልጿል። የአሜሪካው በሽታ መከላከያና መቆጣጠሪያ ድርጅት ኮሮናቫይረስ በአየር ላይ "ለሰዓታት ይቆያል" ቢልም ሰዎች በዚህ መንገድ በቫይረሱ የመያዝ እድላቸው በጣም አነስተኛ ነው ሲል አስታውቋል። የደቡብ ኮሪያ መገናኛ ብዙኃን ከቻይና የሚነሳው ቢጫ አቧራ ኮሮናቫይረስ ሊያስከትል ይችላል የሚለውን ስጋት መሰረተ ቢስ ሲል አጣጥሎታል።
حذر تلفزيون كوريا الشمالية من أن "الغبار الأصفر" يحمل مواد سامة، وفيروسات، وكائنات بالغة الصغر مسببة للأمراض وذكرت التقارير أن شوارع العاصمة الكورية بيونغيانغ كانت الخميس خالية فعليا من الناس في أعقاب صدور التحذير الحكومي. وتدعي كوريا الشمالية أنها خالية من وباء فيروس كورونا لكنها تعيش حالة تأهب قصوى منذ شهر يناير/كانون الثاني الماضي في ظل إغلاق الحدود بشكل صارم وفرض قيود على تنقل الناس. وليس هناك علاقة معروفة بين موسم سحب الغبار الأصفر ووباء كوفيد-19. بيد أن كوريا الشمالية ليس هو البلد الوحيد الذي زعم أن هناك علاقة بين الغبار الأصفر ووباء كوفيد-19. مواضيع قد تهمك نهاية ويلاحظ فريق بي بي سي لتدقيق المعلومات المغلوطة أن تركمنستان زعمت أيضا أن الغبار المُثقل بالفيروسات كان السبب في الطلب من المواطنين ارتداء الكمامات. ورفضت كوريا الشمالية وتركمنستان الاتهام بأنهما حاولتا التغطية على تفشي الوباء فيهما. "اجتياح فيروسات خبيثة" وبث التلفزيون الحكومي لكوريا الشمالية نشرة جوية خاصة الأربعاء حذر فيها من تدفق الغبار الأصفر في اليوم التالي. كما أعلن عن حظر أعمال البناء في الهواء الطلق في جميع أنحاء البلد. ويشير الغبار الأصفر إلى الرمال المنبعثة من الصحاري المنغولية والصينية والتي تهب على كوريا الشمالية وكوريا الجنوبية في بعض أوقات السنة. وتختلط هذه الرياح مع الغبار السام والتي ظلت لسنوات تثير مخاوف صحية في كلا البلدين. وقالت صحيفة رودونغ سينمون، الناطقة باسم الحكومة، الخميس إن "جميع العمال...يجب أن يعرفوا بوضوح خطر اجتياح الفيروسات الخبيثة" وذلك في التعامل مع سحابة الغبار، حسبما رصده فريق البي بي سي لتدقيق المعلومات. وذكرت السفارات الأجنبية، في كوريا الشمالية، أنها تلقت تحذيرا بشأن المخاوف الناجمة عن الغبار. وقالت سفارة روسيا، في صفحتها على فيسبوك، إن وزارة الخارجية في كوريا الشمالية حذرتها إلى جانب بعثات دبلوماسية أخرى ومنظمات دولية في البلد من هبوب عاصفة غبارية، إذ نصحت كل الأجانب بالبقاء يوم الخميس في منازلهم وإحكام إغلاق نوافذ البيت. هل يمكن أن تجلب السحب الغبارية وباء كوفيد-19؟ وخلصت وسائل الإعلام الحكومية في كوريا الشمالية إلى أن الأبحاث التي ربطت بين فيروس كورونا وذرات الهواء المحمولة جوا إلى أن تدفق الغبار الأصفر عبر الجو ينبغي أن يُؤخذ على محمل الجد"، حسب الموقع الإخباري المتخصص (NK News). وقالت المراكز الأمريكية للسيطرة على الأوبئة إن فيروس كورونا يمكن أن يبقى عالقا في الجو "لساعات". غير أنها أضافت أن من النادر جدا أيضا أن تنتقل العدوى إلى شخص ما بهذه الطريقة وخصوصا في الهواء الطلق. وتتمثل الطريقة الرئيسية لانتقال العدوى في الوقوف قريبا جدا من شخص مُصاب يسعل، أو يعطس، أو يتحدث بحيث تنتقل العدوى من خلال الرذاذ. ورفضت وسائل إعلام في كوريا الجنوبية المجاورة أيضا الفكرة القائلة بأن الغبار الأصفر الآتي من الصين يمكن أن ينشر كوفيد-19 في الشمال، معتبرة ذلك من قبيل المستحيل، حسب موقع NK News . وبالرغم من ادعاء كوريا الشمالية أن البلد خال من فيروس كورونا، فإن هناك مخاوف عميقة في كوريا الشمالية إذ عقد زعيمها كيم جونغ-أون اجتماعات مع مسؤولين كبار لضمان بقاء القيود الصارمة سارية المفعول. وقال محللون إن من غير المحتمل على نطاق واسع أن تكون كوريا الشمالية خالية تماما من حالات الإصابة بفيروس كورونا. وقد تلاشى الغبار من شبه الجزيرة الكورية يوم الجمعة بينما كانت التنبؤات الجوية تشير إلى بقائه خلال عطلة نهاية الأسبوع.
https://www.bbc.com/amharic/news-54314466
https://www.bbc.com/arabic/world-54312807
ለዚህም ምከንያቱ ገዳይ የተባለና ጭንቅላትን የሚያጠቃ ረቂህ ተህዋሲ በከተማዋ የውሃ አቅርቦት ላይ በመገኘቱ ነው። በተደረጉ ምርመራዎችም ናይግሌሪያ ፎውለሪ የተባለ ረቂቅ ተህዋሲ በከተማዋ ውሃ ማሰራጫ ጣቢያና በመስመሮቹ ይገኛል ተብሏል። ይህ ረቂቅ ተህዋሲ አዕምሮን ከመጉዳቱ በላይ ይገድላልም ተብሏል። ምንም እንኳን በአሜሪካ ውስጥ እንዲህ አይነት ጉዳቶች የተለመዱ ባይሆኑም አይከሰቱም ማለት አይደለም። በጎሮጎሳውያኑ 2009-2018 ባሉት 34 ጉዳቶች ሪፖርት ተደርገዋል። የሌክ ጃክሰን ባለስልጣናት ውሃውን ለማከም እየሰሩ ቢሆንም ምን ያህል ጊዜ ግን እንደሚወስድ አልታወቀም። ለዚህም ነው በዚህ ሳምንት አርብ ላይ ለነዋሪው ውሃውን ለሽንት ቤት ካልሆነ ለመጠጥ እንዳይጠቀሙ የተነገራቸው፥ ምንም እንኳን ማስጠንቀቂያው ከሌክ ጃክሰን አልፎ ሌሎች የቴክሳስ አካባቢ ነዋሪዎችንም ደርሷቸው የነበረ ቢሆንም በትናንትናው ዕለት መጠቀም እንደሚችሉ ተነግሯቸዋል። ነገር ግን ከ2 ሺህ 700 ነዋሪዎች ባሉባት ሌክ ጃክሰን አሁንም ማስጠንቀቂያው እንዳለ ነው። የሌክ ጃክሰን ባለስልጣናት ውሃውን እንጠጣለን የሚሉም ካሉ አፍልተው እንዲጠጡ ጥብቅ ማስጠንቀቂያ አስተላልፈዋል። ይህም ብቻ አይደለም ገላቸውን በሚታጠቡበትም ወቅት ውሃው በአፍንጫቸው ወይም በአፋቸው እንዳይገባም ከፍተኛ ጥንቃቄ ሊያደርጉ ይገባል ተብለዋል። በተለይም ህፃናት፣ የእድሜ ባለፀጎችና በሽታን መቋቋም የማይችሉ ነዋሪዎች የበለጠ ተጋላጭ ሊሆኑ እንደሚችሉም የከተማዋ ባለስልጣናት በተደጋጋሚ እየተናገሩ ነው። ውሃውን ከመነሻው ለማከም እንዲሁም ለማስወገድ እየሞከሩ እንደሆነ ገልፀው ውሃው ለመጠጥ ከመብቃቱ በፊት በርካታ ምርመራዎችን እናካሂዳለን ብለዋል። ውሃው ረቂቅ ተህዋሲያን መያዙ የታወቀው የስድስት አመት ልጅ ባለፈው ወር መሞቱን ተከትሎ ሲሆን ከዚያም ጋር ተያይዞ ምርመራ ሲካሄድ ከውሃው ጋር ግንኙነት መኖሩንም የከተማዋ አስተዳዳሪ ሞደስቶ ሙንዶ ለሪፖርተሮች ተናግረዋል። ናይግለሪያ ፎውለሪ የሚባለ ረቂቅ ተህዋሲ በአለማችን ላይ በተፈጥሮ ውሃዎች ላይም ይገኛል። ያልታከመውን ውሃ የሚጠጡትም ረቂቅ ተህዋሲው ወደ ጭንቅላት ተጉዞም አዕምሮ ላይ ከፍተኛ ጉዳት ያደርሳል። የአሜሪካው የበሽታዎች መከላከያና ቁጥጥር ማዕከል (ሲዲሲ) በበኩሉ እንዲህ አይነት ኢንፌክሽኖች የሚያጋጥሙት ሰው በቀላሉ በማያገኛቸው የተፈጥሮ ውሃዎች ላይ በሚዋኙበት ወቅት ነው ይላል። የተበከለውን ውሃ በመጠጣት እንዲህ አይነት ኢንፌክሽን እንደማያጋጥም የሚናገረው ማዕከሉ ከሰው ወደ ሰውም አይተላለፍም ይላል። በናይግሌሪያ ፎውለሪ የተጠቁ ሰዎች ከፍተኛ ሙቀት፣ ማቅለሽለሽ፣ ትውከት፣ የአንገትና ከፍተኛ ራስ ህመም የሚያጋጥማቸው ሲሆን፤ በርካታዎቹም በሳምንት ውስጥ ይሞታሉ። በባለፈው አመትም በአሜሪካዋ ግዛት ፍሎሪዳ ተመሳሳይ መበከል አጋጥሞ የነበረ ሲሆን በወቅቱም የጤና ኃላፊዎች ከቧንቧ ውሃ እንዳይጠጡ አስጠንቅቀው ነበር።
وحذّرت الهيئة المحلية للمياه من التلوث المحتمل لإمداداتها للمدينة - التي يقطنها حوالي 27 ألف شخص - بأميبا النيجلرية الدجاجية. وتصيب هذه الأميبا الأشخاص عادة عندما تدخل المياه الملوثة إلى أجسامهم عن طريق الأنف. وعادةً ما تكون هذه العدوى قاتلة. وتعدّ حالات العدوى بهذا النوع من الأمبيا نادرة في الولايات المتحدة، حيث تمّ تسجيل 34 إصابة فقط بين عامي 2009 و2018. وطُلب من 8 مناطق في مقاطعة تكساس مساء الجمعة عدم استخدام إمدادات المياه الخاصة بهم لأي سبب كان، باستثناء غسل المراحيض. لكنّ التحذير رُفع يوم السبت عن كل المناطق ما عدا مدينة ليك جاكسون. مواضيع قد تهمك نهاية وقالت لجنة تكساس للجودة البيئية إنّ سكان مدينة ليك جاكسون يجب أن يستمروا في تجنب استخدام مياه الصنابير "حتى يتمّ تطهير نظام المياه بالشكل الكافي وحتى تشير العيّنات إلى أنّ المياه أصبحت آمنة للاستخدام". وأضافت اللجنة أنه لم يعرف بعد كم من الوقت سيستغرق ذلك. وتوجد أميبا النيجلرية الدجاجية في جميع أنحاء العالم. وتقول هيئة "مراكز السيطرة على الأمراض والوقاية منها" الأمريكية إنّ غالبية الإصابات التي تمّ تسجيلها في الولايات المتحدة خلال السنوات الماضية كانت بسبب تلوّث المياه العذبة في ولايات جنوبية. وتشير الهيئة إلى أنّه لا يمكن الإصابة بالعدوى عن طريق ابتلاع المياه الملوثة، كما أنّ العدوى لا يمكن أن تنتقل من شخص لآخر. ويعاني المصابون بالنيجلرية الدجاجية من أعراض تشمل الحمى والغثيان والقيء، بالإضافة إلى تصلب الرقبة والصداع. ويموت معظمهم في غضون أسبوع. وفي وقت سابق من العام، سُجّلت حالة إصابة بالعدوى نفسها في ولاية فلوريدا. وحثّ مسؤولو الصحة السكان المحليين حينها على على تجنب ملامسة الأنف لمياه الصنابير وغيرها من مصادر المياه.
https://www.bbc.com/amharic/news-52873332
https://www.bbc.com/arabic/business-52886421
ባለፈው ሳምንት ዶናልድ ትራምፕ በሜኔሶታ የተቀሰቀሰውን ተቃውሞ ተከትሎ ሕዝብን ከሕዝብ ሊያጋጭ የሚችል የተባለ መልእክት በትዊተር ገጻቸው ለጥፈው ነበር፡፡ ትዊተር መልእክቱ ላይ ‹‹ህውከት ቀስቃሽ›› እንደሆነ የሚያመላክት ምልክት በማድረጉ ፕሬዝዳንቱን ማስቆጣቱ ይታወሳል፡፡ ያው የፕሬዝዳንቱ የማኅበራዊ መዲያ መልእክት ግን ትራምፕ ፌስቡክ ገጻቸው ላይ ጽፈውት ሳለ ድርጅቱ ምንም እርምጃ አለመወሰዱ የገዛ ሰራተኞችን ቅር አሰኝቷል፡፡ ትዊተር በወቅቱ የፕሬዝዳንቱ በትዊተር ሰሌዳቸው ላይ የጻፉት ነገር ተገቢ አለመሆኑን ለማሳየት ከመልእክቱ ጎን ‹‹ሁከትን የሚያበረታታ›› የሚል የማስጠንቀቂያ ምልክት አድርጎበት ነበር፡፡ ፌስቡክ ግን ይህንኑ ሁከት ቀስቃሽ የተባለ የፕሬዝዳንቱን መልእክት የማንሳትም ሆነ ማስጠንቀቂያ የመስጠት ሙከራ አለማድረጉ ሲያስተቸው ቆይቷል፡፡ አንዳንድ የፌስቡክ ኩባንያ ሠራተኞች "በድርጅታችን አፍረናል" ሲሉ በይፋ ተናግረዋል፡፡ የፕሬዝዳንቱ ሁከት ቀስቃሽ የተባለው የማኅበራዊ ሚዲያ መልእክት ‹‹ዝርፍያ ሲጀመር ተኩሱ ይንጣጣል›› የሚል ይዘት ነበረው፡፡ ይህ አባባል በታሪክ ጥቁሮች ላይ ከተደገ ጭቆናና ግድያ የሚተሳሰር "ውስጠ ወይራ መልእክት" እንዳለው ይነገራል፡፡ የፌስቡክ መሥራች ማርክ ዙክርበርግ ይህ የፕሬዝዳንቱ መልእክት ፖሊሲያችንን አይቃረንም ሲል የዶናልድ ትራምፕን መልእክት መርዘኝነት ለማርከስ ሞክሯል፡፡ የማርክ ዙከርበርግ ሠራተኞች ግን ተቃውሟቸውን ለመግለጽ የመሥሪያ ቤታቸውን "በምናብ ለቆ የመውጣት ተቃውሞ" አድርገዋል፡፡ ይህም የሆነው በየኮምፒውተር ገጾቻቻቸው የጋራ መልእክት መለዋወጫ መድረክ ላይ "በተቃውሞ ምክንያት ከቢሮ ለቅቄ ወጥቻለሁ" የሚል መልእክት በመጻፍ የተደረገ ተቃውሞ ነበር፡፡ ላውረን ታን የተባለች የድርጅቱ ሰራተኛ "በመሥሪያ ቤቴ ድርጊት እጅግ አፍሪያለሁ፤ ምንጊዜም ዝምታ የወንጀል ተባባሪነት ነው፡፡ ዝም አልልም" ስትል ጽፋለች፡፡ ሌሎች ሰራተኞች ደግሞ ተቃውሟቸውን በድርጅቱ የውስጥ መገናኛ ዘዴ ለመግለጽ ተገደዋል፡፡ የፌስቡክ ኩባንያ ቃል አቀባይ በበኩሉ "የሰራተኞች ሕመምና ቅሬታ ይገባናል፤ ዋናው እንዲህ በግልጽ መነጋገራችን ነው፡፡ ሰራተኞቻችንን ቅሬታቸውንም ሆነ ተቃውሟቸውን እንዲህ በግልጽ እንዲናገሩ ነው የምንፈልገው፤ ገና ብዙ አጨቃጫቂ ነገሮች ከፊታችን ይጠብቁን የለ?" ብሏል፡፡ ይህን የፕሬዝዳንቱን አወዛጋቢ ንግግር ተከትሎ ባለፈው ዓርብ ዶናልድ ትራምፕና ማርክ ዙከርበርግ በጉዳዩ ላይ በስልክ የተወያዩ ሲሆን ዝርዝር የንግግራቸው ይዘት ግን ይፋ አልተደረገም፡፡ ሁለቱም ውይይታችን ፍሬያማ ነበር ቢሉም ፍሬያማ ያሰኘው ምኑ እንደሆነ ግን ከመናገር ተቆጥበዋል፡፡ ይህን አተካራ ተከትሎ ፌስቡክ ከውስጥም ከውጭም የተነሳበትን ቅሬታ ለማለዘብ ይመስላል 10 ሚሊዮን ዶላር በፍትህ ሂደት ለሚፈጠር ዘረኝነትን ለመዋጋት ይሆን ዘንድ እርዳታ አድርጊያለሁ ሲል ይፋ አድርጓል፡፡ "እንሰማለን፣ እናያለን ከናንተው ጋር ነን" ሲል የጸረ ዘረኝነት ተቃውሞውን እንደሚደግፍ አሳውቋል፡፡ "የጥቁሮችን ድምጽ እናስተጋባለን፤ ዘረኝነትን እንጸየፋለን ከጎናችሁ እንቆማለን" ያለው ፌስቡክ 10 ሚሊዮን ዶላሩን ለምን እንዴትና ለማን እንደሚሰጥ በግልጽ ያስቀመጠው ነገር የለም፡፡
قال فيسبوك إنه "أدرك الألم" الذي يشعر به العديد من الموظفين بسبب السكوت عن منشور ترامب وتوجه ترامب إلى فيسبوك ليكرر نشر تغريدة حول الاحتجاجات واسعة النطاق في مينابوليس، بعد وفاة الأمريكي من أصول افريقية جورج فلويد خلال اعتقاله من قبل الشرطة. وكان تويتر وضع تحذيراً بشأن المحتوى، الذي قال إنه "يمجد العنف"، لكن موقع فيسبوك قال إنه لم ينتهك سياسة الموقع. وقال بعض الموظفين إنهم "يشعرون بالعار". وقال الرئيس إنه "سيرسل الحرس الوطني"، وحذر من أنه "عندما يبدأ النهب، يبدأ إطلاق النار". مواضيع قد تهمك نهاية ولم يطرأ أي تغيير على المنشور على فيسبوك، بعد أن قال مؤسس الموقع مارك زوكربيرغ إن ترامب لم ينتهك سياسة الشركة بشأن التحريض على العنف. وتُجرى اليوم "وقفة افتراضية"، حيث ترك بعض الموظفين المكتب كرسالة احتجاجية. ونشر زوكربيرغ على صفحته في الموقع "يمكن للناس أن يتفقوا أو يختلفوا بشأن الحد الفاصل، لكنني آمل أن يفهموا فلسفتنا الشاملة هي أنه من الأفضل إجراء هذه المناقشة في العلن، خاصة عندما تكون المخاطر عالية جداً". "أنا اختلف بشدة مع الكيفية التي تحدث بها الرئيس عن هذا، ولكن أعتقد أن الناس يجب أن يكونوا قادرين على رؤية ذلك بأنفسهم لأن مساءلة أولئك الذين في مواقع السلطة لا يمكن أن تحدث إلا عندما يتم تقييم خطابهم في العلن". يشير تقرير "ذا فيرج" أن موظفين آخرين استخدموا نظام المراسلة الداخلي لفيسبوك في محاولة لإثارة مخاوفهم الصمت تواطؤ" أعرب العديد من الموظفين على وسائل التواصل الاجتماعي عن إحباطهم من القرار. وكتبت مهندسة البرمجيات لورين تان "إن تقاعس فيسبوك عن إزالة منشور ترامب الذي يحرض على العنف يجعلني أشعر بالخجل من العمل هنا". وأضافت "أنا اختلف مع القرار، فالصمت نوع من التواطؤ". واقترح آخرون أنه كان يجب على فيسبوك أن يتبع سياسة الاستثناء مع هذا المنشور، نظراً لسياقه. وأضاف ديفيد جيليس، مدير تصميم المنتج في فيسبوك "نحن بحاجة إلى العمل بجد أكبر كشركة وصناعة، من أجل دعم زملائنا السود والمواطنين حتى لا يضطروا لمواجهة العنف المجتمعي المؤسسي والقمع المنهجي بمفردهم". وأفاد تقرير "ذا فيرج" أن موظفين آخرين استخدموا نظام المراسلة الداخلي للشركة في محاولة لإثارة مخاوفهم. وقالت شركة فيسبوك إنها "تدرك الألم" الذي يشعر به العديد من الموظفين. وقال المتحدث باسم فيسبوك "نشجع الموظفين على التحدث بصراحة عندما يختلفون مع القيادة. وبينما نواجه قرارات صعبة إضافية حول المحتوى القادم، سنواصل السعي للحصول على ملاحظاتهم الصادقة". وقال جوزيف إيفانز، رئيس قسم التكنولوجيا في "إندرز أناليسز"، إن العاملين في شركات التكنولوجيا يتحدثون علناً ضد قرارات أرباب العمل في بعض الأحيان. وفي عام 2018، خرج موظفو غوغل احتجاجاً على معاملة الشركة للنساء. وقال "جزء من جاذبية العمل لدى هذه الشركات هو شعور الموظفين بأنهم يغيرون العالم، ونأمل في ذلك إلى الأفضل". "لذا يتعين على عمالقة التكنولوجيا موازنة تجنب الإجراءات الصارمة التنظيمية، والحفاظ على أرباح عالية، واجتذاب القوى العاملة ذات المهارات العالية والاحتفاظ بها". وتحدث دونالد ترامب ومارك زوكربيرغ عبر الهاتف يوم الجمعة. ووفقًا لما ذكره موقع "أكسيوس" الإخباري، لم يُعرف ما تمت مناقشته، ولكن كلا الجانبين وصف المحادثة بأنها مثمرة. "نقف ضد العنصرية" أعلنت فيسبوك اليوم أنها ستتبرع بمبلغ 10 ملايين دولار لـ "الجهود الملتزمة بإنهاء الظلم العنصري". وقالت الشركة على مواقع التواصل الاجتماعي: "نسمعك، نراك ونحن معك". "نحن نقف ضد العنصرية. نحن نقف مع مجتمعنا الأسود، وجميع أولئك الذين يعملون من أجل العدالة تكريماً لجورج فلويد، برونا تايلور، أحمد أربيري والعديد من الآخرين الذين لن يتم نسيان أسمائهم." ومن غير الواضح إلى أين ستذهب الأموال وكيف سيتم توزيعها.
https://www.bbc.com/amharic/news-54723540
https://www.bbc.com/arabic/middleeast-54710984
በካርቱኑ ምስል ላይ የቱርኩ ፕሬዚዳንት ኤርዶጋን የጠመጠመችን ሴት ቀሚስ ሲገልቡ ያሳያል። የቱርክ ሚዲያዎች እንደዘገቡት ከሆነ የአገሪቱ አቃቤያነ ህግ በቧልተኛው መፅሄት ላይ ይፋዊ የሆነ የምርመራ ፋይል መክፈታቸውን ነው። በቱርክ መንግሥት ባለስልጣናት መካከል ከፍተኛ ቁጣም ቀስቅሷል። የፕሬዚዳንቱ ኮሚዩኒኬሽን ዳይሬክተር ፋህረቲን አልቱን"ቻርሊ ሄብዶ ፕሬዚንዳንቱ ላይ ያነጣጠረ አፀያፊ የካርቱን ምስሎችን አትሟል። መፅሄቱ እነዚህን አፀያፊ ምስሎች በማተም የሚያደርገውን የባህል ዘረኝነትና ጥላቻ ማስፋፋት እናወግዛለን" ብለዋል። የአገሪቱ ምክትል ፕሬዚዳንትም እንዲሁ ይህንን ክብር የሚያዋርድ ምስልን በመቃወም ድምፃቸውን እንዲያሰሙ ለአለም አቀፉ ማህበረሰብ ጥሪ አቅርበዋል። "የማሰብና የመናገር ነፃነት በሚል ሽፋን ስም በመደበቅ የሚሰራው ስራ ማንንም አያታልልም" ብለዋል ምክትል ፕሬዚዳንቱ በትዊተር ገፃቸው የፈረንሳዩ ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን "ፅንፈኛ ሙስሊሞች" ላይ ጠበቅ ያለ እርምጃ እወስዳለሁ ማለታቸውን ተከትሎ በፈረንሳይና በቱርክ መካከል ውጥረት ነግሷል። በኔዘርላንድ ባለ ፀረ እስላም የፓርላማ አባልም ከካርቱን ጋር በተገናኘ ክስ የመመስረት ሂደት ላይ ያሉት ፕሬዚዳንት ኤርዶጋን የፈረንሳይ ምርቶች ላይ ማዕቀብ እንዲጣል ጥሪ ያቀረቡ ሲሆን ፕሬዚዳንት ማክሮንንም "የአእምሮ ምርመራ ያስፈልጋቸዋል" ብለዋል። ውጥረቱ በቱርክና በፈረንሳይ መካከል ብቻ ሳይሆን በርካታ የእስልምና እምነት ተከታዮች ባሉዋቸው ባንግላዴሽ፣ ኩዌት፣ ዮርዳኖስና ሊቢያ በመሳሰሉት አገራትም የፈረንሳይ ምርቶችን አንገዛም በሚል የማእቀብ ጥሪ ተደርጓል። ውዝግቡ በተለይ የተጧጧፈው የነብዩ መሃመድን ካርቱን በክፍል ውስጥ በማሳየቱ በአሰቃቂ ሁኔታ ተቀልቶ የተገደለው ፈረንሳያዊው መምህርን ተከትሎ ፕሬዚዳንቱ ባደረጓቸው ንግግር ነው። ፕሬዚዳንት ማክሮን መምህር ሳሙኤል ፓቲ "የተገደለበት ምክንያት የእስልምና እምነት ተከታዮች የወደፊቱ እጣ ፈንታችንን መቆጣጠር ስለሚፈልጉ ነው። ፈረንሳይ ካርቱኗንም ቢሆን አሳልፋ አትሰጥም" ብለዋል። የነብዩ መሃመድን ምስል በየትኛውም ሁኔታ ማሳየት በእስልምና እምነት ነውርና አፀያፊ ተደርጎም ይቆጠራል። ሆኖም ፈረንሳይ ከእምነት ውጭ ያለ አገዛዝን እንደመከተሏ መጠን የመናገር ነፃነትን የሚቀለብስ ነው ነው በማለትም ትከራከራለች።
أردوغان وماكرون اختلفا بشأن عدد من القضايا. ووصف مسؤولون الرسم الكارتوني بأنه "مثير للاشمئزاز، ويسعى إلى نشر ثقافة العنصرية والكراهية". ويظهر الرسم أردوغان في ملابس داخلية، وهو مستلق على كرسي، ويرفع ثوب امرأة محجبة من الخلف. وزاد الغضب التركي من الرسوم الكاريكاتورية، التي صورت النبي محمد، حدة الخلاف بين تركيا وفرنسا، وبعد أن عرض معلم فرنسي على تلاميذه تلك الرسوم، في درس حول حرية التعبير في فرنسا هذا الشهر، وأدى ذلك إلى قطع رأسه. وتعهد ماكرون بالدفاع عن العلمانية بعد مقتل المدرس. وقالت الحكومة إن علمانية الدولة أمر محوري بالنسبة إلى الهوية الوطنية لفرنسا، وإن تقييد حرية التعبير لحماية مشاعر طائفة بعينها يقوض الوحدة. مواضيع قد تهمك نهاية وتوترت العلاقات أكثر عندما قال الرئيس أردوغان إن الرئيس إيمانويل ماكرون بحاجة إلى فحص دماغه بسبب حملة فرنسية على المسلمين. ماذا قال أردوغان؟ قال الرئيس التركي إنه "لا حاجة له للتعليق" على الرسم الكاريكاتوري الذي نشرته مجلة شارلي إبدو على غلافها، مضيفا أنه "لم يطلع" عليه. وأضاف: "سمعت أن المجلة، التي نشرت رسوما كاريكاتورية قبيحة وفجة عن نبينا استهدفتني الآن برسم كاريكاتوري على غلافها. ومن غير الضروري منح مصداقية لمثل هذه المنشورات غير الأخلاقية". وكان أردوغان يتحدث في اجتماع مع المجموعة البرلمانية لحزب العدالة والتنمية الحاكم. ويأتي رسم شارلي إبدو الكرتوني وسط غضب في تركيا من تصريحات للرئيس الفرنسي عن الإسلام ، حيث دعا أردوغان إلى مقاطعة البضائع الفرنسية. وانتقد أردوغان بشدة ماكرون مطلع الأسبوع مما دفع فرنسا إلى استدعاء سفيرها من أنقرة للتشاور. ماذا قالت تركيا؟ طالب نائب الرئيس فؤاد أقطاي المجتمع الدولي برفع صوته ضد "هذا العار". لوحة ضد ماكرون في غزة. وقال على تويتر "لا يمكنك أن تخدع أحدا بالاختباء وراء حرية الفكر". وقالت مديرية الاتصالات التركية إن البلاد "ستتخذ الخطوات القانونية والدبلوماسية اللازمة ضد الكاريكاتير"، مضيفة في بيان أن "معركتنا ضد هؤلاء الوقحين وذوي النوايا السيئة ستستمر حتى النهاية ولكن بالعقل". وقال وزير العدل عبد الحميد غول للصحفيين في أنقرة إن السلطات التركية اتخذت جميع المبادرات اللازمة مع السلطات المختصة. وذكرت وسائل إعلام حكومية أن المدعين الأتراك بدأوا تحقيقا في القضية. وأدان كبار المسؤولين الأتراك الرسم الكاريكاتوري، وقال المتحدث باسم الرئاسة، إبراهيم كالين، إن الرسم لا يحترم "أي عقيدة أو مقدسات أو وقيم"، وإنه لا يمكن أن يكون تعبيرا عن حرية التعبير. وقال مدير اتصالات الرئاسة التركية، فخر الدين ألتون، بحسب ما نقلته وكالة رويترز للأنباء: "أجندة ماكرون المعادية للمسلمين تؤتي ثمارها. نحن ندين هذا العمل المثير للاشمئزاز". وردا على رسوم شارلي إبدو، نشرت مجلة "مسواك" التركية الساخرة الموالية للحكومة عددا من الرسوم الكاريكاتورية التي تنتقد ماكرون وشارلي إبدو على صفحتها على تويتر. ولم تنجح تركيافي محاولة سابقة قبل أربع سنوات لمقاضاة مذيع تلفزيون ألماني قرأ قصيدة تسخر من أردوغان. وليست هذه هي المرة الأولى التي تثير فيها شارلي إبدو الجدل. ففي عام 2015، قُتل 12 شخصا في هجوم على مكاتب المجلة في باريس. حين استهدفها متشددون إسلاميون لنشرها رسوما كاريكاتورية للنبي محمد. وفي العام نفسه، انتقدت روسيا المجلة بشدة بسبب رسمين كاريكاتوريين يصوران تحطم طائرة في سيناء راح ضحيتها 224 شخصا معظمهم من الروس. وفي عام 2016 تسبب رسم كاريكاتوري في إثارة غضب الإيطاليين، بعد تصوير ضحايا الزلزال الإيطالي على أنهم أطباق معكرونة.
https://www.bbc.com/amharic/news-51145406
https://www.bbc.com/arabic/middleeast-51148671
በዚህ ጉባኤ ላይ አንዳንዶቹ የራሳቸው ወታደሮች ያሏቸው የሱኒ ጎሳ መሪዎች፤ ከበሽር አላሳድ ጋር የቅርብ ግንኙነት ያላቸው እና ከፍተኛ ኃፊነት ያላቸው ሰዎች ጋር ፊት ለፊት ተቀምጠዋል። ክርስቲያኖችን፣ ኩርዶችን፣ ዱሩዜ፣ ሱኒ እና አላውቴስን ጨምሮ ከሶሪያ በጣም ወሳኝ ከሆኑ ቤተሰቦች፣ ጎሳዎች እና ማሕበረሰብ የተውጣጡ ወደ 20 የሚጠጉት ቁልፍ ሰዎች፤ በአንድ ጠረጴዛ ዙሪያ ተቀምጠው ነበር የተወያዩት። • ‘ቤቴን ከ28 ስደተኞች ጋር እጋራለሁ’ • በጦርነት የተጎሳቆሉ ስደተኞች መዳረሻቸው የት ነው? በሶሪያ በበሽር አላሳድ መንግሥትና በታጠቁ ኃይሎች የሚሰራጨውን እርስ እርስ የሚያጋጭ ትርክት ለመዋጋት ወደ ጀርመን በርሊን ያቀኑ ግለሰቦች በሶሪያ ማሕበረሰብ አሉ የሚባሉ መሪዎች ናቸው። አብዛኞቹ ለሶሪያ መንግሥት ቅርበት ያላቸውና ሙሉ በሙሉ ባይደግፉትም ከደማስቆ ጋር ቀጥታ ግንኙነት ያላቸው ናቸው። ሌሎቹ ደግሞ በፕሬዚደንት በሽር አላሳድ አገዛዝ ሥር መከራን የቀመሱ እና ወደ ታጠቀው ተቃዋሚ ኃይል ያልተቀላቀሉ ናቸው። አንዳንዶቹ ደግሞ ጦርነትን ሸሽተው በስደት ተቀማጭነታቸውን ጀርመን ያደረጉ ናቸው። "እነዚህ ሰዎች ራሳቸውን የሚያዩት ከታጠቁ ኃይሎችም ሆነ ከመንግሥት ጋር እንዲሁም በአገራቸው ውስጥ ጦርነት ከሚያካሂዱ አካላት ጋር ወገንተኝነት የሌላቸውን 70 በመቶ የሶሪያን ሕዝብ እንደወከሉ ነው።" ሲሉ በመካከለኛው ምስራቅ የፖለቲካ ተንታኝ ዳንኤል ጌርላች ተናግረዋል። ዳንኤል ጌርላች በጀርመን የሚገኙ ሶሪያዊያንን የሚረዱ እና ይህን ስብሰባ ያስተባበሩ ናቸው። ጉባዔውን በርሊን ማካሄድ ለምን አስፈለገ? ስብሰባው በግልና በአውሮፓ መንግሥታት የተደገፈ ሲሆን በበርሊን የመካሄዱ ምክንያት ጀርመን በአንፃራዊ መልኩ ገለልተኛ አገር ሆና በመገኘቷ ነው ተብሏል። በሶሪያ ጦርነት መካሄድ ከጀመረበት ጊዜ አንስቶ በርካታ ሶሪያዊያን የተሰደዱት ወደ ጀርመን ነበር፤ በመሆኑም ጀርመን አሁን በርካታ ሶሪያዊያን ማሕበረሰብ ያለባት አገር ሆናለች። በስብሰባው ላይ የነበረው ድባብ አስደሳች ነበር ቢባልም አንዳንድ የስብሰባው ተሳታፊዎች በጉባዔው በመሳተፋቸው ሕይወታቸውን አደጋ ላይ ሊጥሉ ይችላል የሚል ስጋት አለ። በበሽር አላሳድ መንግሥትና በእስላማዊ ታጣቂዎች ዐይን እንደ ክህደትም ሊታይ ይችላል። በቀል ይደርስብናል ከሚለው ስጋት ውጭም አንዳንዶች በምስጢር ወደ በርሊን ያቀኑ ሲሆን፤ ተሳታፊዎች የእጅ ስልካቸውንም መግቢያው በር ላይ ትተው ወደ ጉባኤው በመግባታቸው ስጋት አድሮባቸዋል። • አቶ ለማ ለምን ዝምታን መረጡ? • "ህክምና የሚጀምረው ከአመኔታ ነው" የ23 ዓመቱ ዶ/ር አቤኔዘር ብርሃኑ ከኢራቅ ጋር በሚዋሰነው የሶሪያ ድንበር በሚገኘው ሰፊው የሱኒ አረብ ጎሳ መሪ የሆኑት ሼህ አሚር አል ዳንዳል፤ በጦርነቱ ወንድማቸውን አጥተዋል። ታዲያ "በግጭቱ ከተሳተፉ ሰዎች ጋር እንዴት መነጋገር ቻሉ?" ተብለው ተጠይቀው ነበር። "ሁላችንም ተሸናፊዎች ነን፤ ስለዚህ ቁስላችንን ማከም እንፈልጋለን፤ ይህ ግጭት ይቀጥላል ማለት ሌላ ኪሳራ ነው" ሲሉ ምላሽ ሰጥተዋል። አዲስ የገቡት ቃል ምንድን ነው? በፈረንጆቹ ኅዳር 2017 የዚህ ቡድን መስራቾች መጀመሪያ 'ኮድ ኦፍ ኮንዳክት ፎር ሲሪያን ኮኤግዚስታንስ' የተሰኘ የሰላም ስምምነት ተፈራርመዋል። ሰነዱ በሁሉም የአገሪቷ አካባቢ የሚገኙ ማህበረሰቦች ሊስማሙበት የሚችሉባቸውን ደንቦች ያካተተ ነበር። ይህም ያለምንም ብሔርም ሆነ ሃይማኖት ጣልቃ ገብነት ሁሉም ሶሪያዊያን እኩል መሆናቸውን አካቷል። ባለፈው ረቡዕ ምሽት ከእልህ አስጨራሽ ክርክር በኋላ፤ በሌሎች የሃይማኖት፣ ቤተሰብ እና ብሔር አባላት በተፈፀመው ወንጀል ማንም ሰው ተጠያቂ እንደማይደረግ ስምምነት ላይ ደርሰዋል። የዚህ ዓላማም በተወሰነ ቡድን ላይ የበቀል እርምጃን ለማስወገድ ነው።
عدد كبير من المشاركين يخاطر بحياته بحضور هذه القمة ويعد هذا اللقاء أحد أشكال دبلوماسية الظل، بعيدا عن الضغط السياسي وأضواء الإعلام، في محاولة لبحث سبل السلام. وضم الاجتماع مختلف رموز الطيف السوري‘ فترى شيوخ القبائل السنية، وبعضهم له مجموعات مسلحة خاصة به، وكبار الطائفة العلوية من ذوي الصلة الوثيقة بنظام الرئيس بشار الأسد. أو أحد القادة الأكراد الأيزيديين يجلس جنبا إلى جنب مع السفير السوري السابق للمملكة المتحدة. وتجمع حول طاولة الاجتماع أكثر من عشرين من ممثلي العائلات الكبرى والعشائر والمجتمعات المحلية، وبتمثيل لكل الأديان من المسيحيين والأكراد والدروز والسنة والعلويين. نزح حوالي 350 ألف سوري منذ أوائل ديسمبر/كانون الأول الماضي بعد تجدد قصف نظام الأسد للمعارضة المسلحة في إدلب وقد جاء المشاركون الذين يمثلون قادة المجتمع المحلي السوري ليدحضوا وجهة النظر التي تروج لها حكومة الأسد والمعارضة المسلحة عن أنه لا يمكن تجاوز الانقسامات العرقية والدينية. مواضيع قد تهمك نهاية ويعد الكثير من هؤلاء القادة من المقربين للحكومة السورية، وقد وفدوا إلى برلين من دمشق مباشرة، لكنهم لا يدعمون الحكومة بالضرورة. وينحدر آخرون من مجتمعات محلية تعاني تحت نظام بشار الأسد، لكنهم لا يدعمون المعارضة المسلحة كذلك. ونزح بعضهم بفعل الحرب إلى ألمانيا، وهؤلاء هم الغالبية الصامتة التي تريد السلام فقط. وترى فئة النازحين أنها تمثل حوالي 70 في المئة من المجتمع السوري، وهم من "الذين لا يأخذون صف المعارضة المسلحة أو النظام أو أي من الفرقاء في الحرب الدائرة في البلاد"، على حد وصف دانيال غيرلاش، محلل شؤون الشرق الأوسط الذي ساعد السوريين المقيمين في ألمانيا على تنظيم هذه الاجتماع. لِمَ برلين؟ أقيمت هذه الاجتماعات في ألمانيا لأنها تعد دولة محايدة إلى حد كبير. كما أن أعداد السوريين الوافدين إليها خلقت جالية ألمانية كبيرة. ونُظمت هذه القمة بدعم مادي من كبار المتبرعين والحكومات الأوروبية. وفي فترة الاستراحة، تبادل السوريون الأحاديث والضحك والقهوة والسجائر. الإجراءات الأمنية المحكمة تفرض على المشاركين ترك هواتفهم على الأبواب وعلى الرغم من الأجواء المتحابة والمرحة، إلا أن عدد من المشاركين يخاطر بحياته بحضوره هذا الاجتماع في ألمانيا، فالتواصل مع مجتمعات أخرى قد يعد خيانة في عرف حكومة الأسد أو المعارضة المسلحة. وسافر بعضهم إلى برلين وشارك في هذه الاجتماعات سرا،تاركين هواتفهم المحمولة على الباب. وليس ثمة أحد في القاعة لم يشهد فقدان صديق أو قريب أو أفراد من المجتمع الأهلي الذي يعيش فيه، جراء الحرب. ومن بين الحضور الشيخ أمير الدندل، شيخ قبيلة سنية كبيرة على الحدود السورية مع العراق، والذي فقد أخيه بسبب الحرب. وعندما سألته كيف يمكنه التحدث إلى أطراف الصراع الآخرين قال: "الكل خاسر، لذا علينا التغلب على جراحنا. فاستمرار الصراع يعني ببساطة المزيد من الخسارة". تعهدات جديدة في نوفمبر/تشرين الثاني 2017، وقع مؤسسو المجموعة المنظمة للاجتماع ميثاقا للسلام، أطلقوا عليه اسم "قواعد التعايش السوري"، والذي يحتوي على مبادئ يمكن لكل أطياف المجتمع السوري الاتفاق عليها. ومن بين هذه القواعد إعلان الالتزام بالمساواة بين جميع السوريين، بغض النظر عن العرق أو الانتماء الديني. ومنذ إعلان الميثاق تزايدت أعداد قادة المجتمعات السورية الموقعين على هذا الميثاق، وعملوا على استغلال شبكات علاقاتهم وتأثيرهم ومواقع التواصل الاجتماعي لنشر هذه التعهدات مع مجتمعاتهم. عبدالله روفائيل من حمص يقارن الوثيقة الحالية بأخرى وقعها جده بعد الحرب العالمية الأولى وبعد نقاش حاد، وقع المشاركون على ميثاق جديد يوم الأربعاء، تعهدوا فيه بعدم تحميل المجتمعات المحلية مسؤولية الجرائم التي يرتكبها أفراد ينتمون لدينهم أو أسرتهم أو عرقهم. والهدف هو منع أن يكون الانتقام موجها ضد جماعة بعينها. ويُحمّل الناس مسؤولية جرائمهم وتجاوزاتهم بشكل فردي. لكن أقاربهم، وأفراد مجتمعاتهم أو المنتمين لنفس العرق لن يكونوا عرضة للاستهداف أو الانتقام أو تحميل المسؤولية. ويقول عبدالله روفائيل، وهو مسيحي من حمص، إنه "عندما وقعنا على الوثيقة الأولى، انتقدنا الناس، وكانوا خائفين". ويقارن هذه الوثيقة بأخرى وقعها جده في بعد الحرب العالمية الأولى التي جلبت الاستقلال لسوريا في القرن العشرين. ويضيف: "لكن اليوم أصبح لهذه الوثيقة قبول واسع في المجتمع السوري. ويعتمد الناس عليها للمساعدة في تحقيق الوحدة مجددا بعد هذه الحرب الشرسة".
https://www.bbc.com/amharic/51886207
https://www.bbc.com/arabic/science-and-tech-51883955
ቢልጌትስ በጤና፣ የልማት ስራዎች፣ ትምህርትና የአየር ንብረት ለውጥን ለመግታት የሚሰሩ ስራዎች ላይ ማተኮር እንደሚፈልግ ተናግሯል። ጌትስ ከማይክሮሶፍት የዕለት ተዕለት ስራውን የለቀቀው እአአ በ2008 ነበር። • የዓለማችን ሃብታም ሴቶች • የኮሮናቫይረስ ኢትዮጵያ ውስጥ መገኘቱ ተረጋገጠ • ራስዎን ከኮሮናቫይረስ ለመከላከል እጅዎን ታጥበዋል? ስልክዎንስ? ጌትስ ይህንን ውሳኔውን ሲያሳውቅ ኩባንያው" ሁሌም የሕይወቴ ወሳኝ አካል ሆኖ ይቀጥላል" በማለት በአመራሩ ላይ ያለውን ተሳትፎ እንደሚቀጥል አስታውቋል። ነገር ግን በማለት" ቀጣዮን መስክ ደግሞ ወዳጅነትንና አጋርነትን ለመፍጠር፤ እጅግ ለምኮራባቸው ሁለት ኩባንያዎች የማበረክተውን ለመቀጠል፣ እንዲሁም የዓለም ትልልቅ ተግዳሮቶች የሆኑትን በአግባቡ ቅደም ተከተል አስይዤ ለመስራት እንደ ወሳኝ ነጥብ አየዋለሁ" ብሏል። ቢል ጌትስ በፎርብስ ከአማዞን መስራች ጄፍ ቤዞስ ቀጥሎ ሀብታም ሲሆን፣ አጠቃላይ ሀብቱ 103.6 ቢሊየን ዶላር ተተምኖ የዓለማችን ሁለተኛው ከበርቴ ሆኗል ። ሀብቱን ያካበተው ለግል መጠቀሚያነት የሚያገለግሉ የኮምፒውተር ሶፍትዌሮችን በማምረት ነው። ቢል ጌትስ ማይክሮሶፍትን ከልጅነት ጓደኛው ፖል አለን ጋር በመሆን የመሰረተ ሲሆን በወቅቱ የየኒቨርስቲ ትምህርቱን በሟቋረጥ ነበር ወደዚህ ስራ የተሰማራው።
وقال غيتس، الملياردير الذي يحتل مكانة متقدمة بين نخبة الأغنى في العالم، إنه يريد التركيز على نشاطات تتعلق بالصحة العالمية، والتنمية، والتعليم، ومعالجة تغير المناخ. كما ترك غيتس 65 عاماً، مقعده في مجلس إدارة شركة بيركشاير هاثاواي القابضة، برئاسة المستثمر الشهير وارن بافيت. وكان غيتس استقال من منصبه كمدير لشركة مايكروسوفت عام 2008، مكتفياً بمنصب الرئيس غير التنفيذي لمجلس إدارتها. وقال غيتس في إعلان الاعتزال، إن "الشركة ستبقى دائماً جزءاً مهماً من حياتي العملية"، مشيراً إلى أنه سيكون على اتصال دائم مع القائمين عليها. مواضيع قد تهمك نهاية وأضاف غيتس "إنني أتطلع إلى هذه المرحلة القادمة بوصفها فرصة للمحافظة على الصداقات والشراكات التي لطالما عنت لي الكثير، ولمواصلة المساهمة في شركتين أفتخر بهما للغاية بهما، مع إعطاء الأولوية بشكل أساسي لالتزامي بالعمل على معالجة بعض أصعب التحديات في العالم". قصر بيل غيتس على ضفاف بحيرة واشنطن تحيط به الأشجار للحفاظ على الخصوصية ومع امتلاكه ثروة تبلغ نحو 103.6 مليار دولار أمريكي، جاء غيتس في المرتبة الثانية في قائمة أغنى رجال العالم التي تصدرها مجلة فوربس، بعد مؤسس أمازون، جيف بيزوس الذي تصدر القائمة في المرتبة الأولى. وصنع غيتس ثروته عن طريق تطوير برمجيات للكومبيوترات الشخصية. عندما كان غيتس شاباً يافعاً، ترك الدراسة في الكلية، وانتقل إلى مدينة ألباكركي، في ولاية نيو مكسيكو، حيث أنشأ شركة مايكروسوفت بالشراكة مع صديق طفولته بول ألين، الذي توفي عام 2018. وحقق الشريكان إنجازهما الكبير الأول في عام 1980، عندما وقعت مايكروسوفت اتفاقية مع شركة (آي بي إم) لبناء نظام التشغيل، الذي أصبح يعرف باسم MS-DOS. وتم إعلان مايكروسوفت كشركة عامة في عام 1986، وخلال عام واحد أصبح بيل غيتس، وهو في عمر 31 عاماً، أصغر ملياردير عصامي في العالم. وأصبح غيتس عضواً في مجلس إدارة شركة بيركشاير منذ عام 2004، إلا أنه كرس معظم وقته لمؤسسة بيل وميلاندا الخيرية، التي أسسها مع زوجته، وهي مؤسسة معنية بمواجهة الفقر والأمراض المستعصية، فضلا عن إتاحة الوصول لأجهزة الكمبيوتر حول العالم . وحصل الزوجان على لقب رائدي الأعمال الخيرية الأكثر سخاءً في الولايات المتحدة عام 2018، بعد أن تبرعا بمبلغ 4.8 مليار دولار أمريكي لمؤسسات خيرية في عام 2017.
https://www.bbc.com/amharic/51166802
https://www.bbc.com/arabic/middleeast-51168185
መግለጫውን ያወጣው የእንግሊዝ ንጉሳዊያን መቀመጫ የሆነው የባኪንግሃም ቤተ-መንግሥት ነው። አልፎም ጥንዶቹ ከዚህ በኋላ ንግሥቷን እንደማይወክሉ ተሰምቷል። ጥንዶቹ እንግሊዝ ሲመጡ የሚያርፉበት ፍሮግሞር ጎጆ ለተሰኘው ቤት የወጣውን 2.4 ሚሊዮን ፓውንድ ሠርተን እንከፍላለንም ብለዋል። 'የሰሴክስ ዱክ እና ዱቸስ' የሚል መጠሪያ ያላቸው ሃሪና ሜጋን የቤተ-መንግሥት ሥልጣንና ኃላፊነት በቃኝ ካሉ ወዲህ መነጋገሪያነታቸው ይልቁኑ ጨምሯል። ጥንዶቹ በወደፊት ዕጣ-ፈንታቸው ዙሪያ ከንግሥቲቱ ጋር ከመከሩ በኋላ ነው እዚህ ውሳኔ ላይ የደረሱት ተብሏል። ንግሥቲቱ በለቀቁት መግለጫ ላይ 'ከወራት ውይይት በኋላ ለልጅ ልጄ እና ቤተሰቡ የሚበጅ ውሳኔ ላይ በመድረሳችን ደስተኛ ነኝ' ሲሉ ተደምጠዋል። 'ሃሪ፣ ሜጋንና ልጃቸው አርቺ ሁሌም ተወዳጅ የቤተሰቡ አባላት ሆነው ይቀጥላሉ' ይላል መግለጫው። መግለጫው ላይ እንደሚመለከተው የእንግሊዟ ንግሥት ሃሪና ሜጋንን አመሰግነዋል። በተለይ ደግሞ 'ሜጋን ከቤተሰቡ ጋር ለመቀላቀል ጊዜም አልወሰደባት' ብለዋል። ቤተ-መንግሥቱ ባወጣው ሌላ መግለጫ ጥንዶቹ የልዕልና ማዕረጋቸውን ከዚህ በኋላ መጠቀም እንደማይችሉ አሳውቋል። ነገር ግን ይህ ብዙዎችን ግራ ያጋባ ሆኗል። ምክንያቱ ደግሞ ጥንዶቹ የቤተ-መንግሥት ኃላፊነት በቃን እንጂ የቤተሰብ አባልነታችን ይገፈፍ አላሉምና ነው። የጥንዶቹ መፃኢ ዘመን ምን ሊመስል ይችላል የሚለው አሁንም ማነጋገሩን ቀጥሏል። ገንዘብ ከየት ያገኛሉ? የግል ጠባቂ ማን ይመድብላቸዋል? እና የመሳሰሉት። ቤተ-መንግሥቱ በመሰል ጉዳዮች ላይ አስተያየት መስጠት እንደማይችል አሳውቋል። ሃሪና ሜጋን ከጋብቻ በፊትም ሆነ ከጋብቻ በኋላ በእንግሊዝ መገናኛ ብዙሃን ዘገባ እጅግ እየተፈተኑ እንደሆነ ሲጠቅሱ ነበር። የልዕልት ዲያና ልጅ የሆነው ልዑል ሃሪ 'ሚስቴ እንደ እናቴ ዓይነት ዕጣ ፈንታ እንዳይገጥማት እሰጋለሁ' ሲልም ተደምጦ ነበር። የሜጋንና ልዑል ሃሪ ሠርግ ይህን ይመስል ነበር
وأمام هذه التطورات كان هناك الكثير من التساؤلات المثارة حول حياة هاري وميغان وما سيفعلانه مستقبلا ووضعهما في العائلة المالكة ومصدر الدخل، وسنحاول الإجابة على بعض أسئلة القراء حول مستقبل دوق ودوقة ساسكس. ماذا سوف يكون لقب هاري وميغان؟-إيل قال الأمير هاري وميغان إنهما لن يستخدما لقب صاحب وصاحبة السمو الملكي بعد الآن. لكن ابتداء من هذا الربيع سيصبح لقبهما دوق ودوقة ساسكس فقط، لكن هاري سيحتفظ بلقب أمير لأنه مولود حاملا هذا اللقب، لأن والده الأمير تشارلز ولي عهد بريطانيا. مستقبل الأمير هاري وميغان في سؤال وجواب مواضيع قد تهمك نهاية محطات في رحلة الأمير هاري وزوجته ميغان المباحثات بشأن مستقبل هاري وميغان في العائلة الملكية "تسير بشكل جيد" هل سيحتفظ هاري بترتيبه بين المرشحين لعرش بريطانيا؟ - مارغريت وايت نعم، ما زال موقعه موجودا كسادس المرشحين لتولي عرش بريطانيا ولن يتم استبعاده. ما هي مشروعات الرعاية الملكية التي سيحتفظ هاري وميغان بالعمل فيها؟- ستيف أولتمانز قال بيان قصر باكنغهام إن الدوق والدوقة سيواصلان الاحتفاظ بمهام الرعاية الملكية الخاصة لمنشآت أو منظمات أو جمعيات "بمباركة من الملكة". وحصل هاري على مهام رعاية 16 مؤسسة، وفقا لموقع رويال ساسكس، من بينها اتحاد كرة الرجي، واستضاف هاري قرعة كأس العالم 2021 في الرجبي يوم الخميس. كما أكد اتحاد الرجبي استمرار الأمير هاري في رعاية أنشطته. بينما تتولى ميغان رعاية أربع مؤسسات: المسرح الوطني، ورابطة جامعات الكومنولث، ومؤسسة مايو الخيرية للحيوانات التي تتخذ من لندن مقراً لها، ومؤسسة سمارت ووركس الخيرية النسائية. هل سيترك هاري منصبه العسكري كنقيب عام في مشاة البحرية الملكية؟ - شون أوكلاغان يعد الرئيس الشرفي لمشاة البحرية الملكية منصبا هاما للغاية، لكن هاري سيكون مضطرا للتخلي عنه. خسارة هذا المنصب ربما يكون لحظة حزينة للدوق، الذي حافظ على علاقة قوية مع الجيش منذ تقاعده رسميا عام 2015. بالإضافة إلى الركوع والانحناء أمام الملكة، هل سيتعين على هاري وميغان الانحناء أمام أفراد العائلة المالكة الآخرين؟ - ليزا تاونسلي لا. وبعيدا عن وجوب هذا أمام الملكة، فإن أفراد العائلة المالكة لا يميلون إلى الركوع والانحناء لبعضهم البعض في كثير من الأحيان. هل كل هذه الإجراءات ستتوقف ويعود هاري إلى وضعه السابق إذا غير رأيه؟ - أندرو سي باركين من الناحية النظرية، فإن لقب صاحب السمو لا يزال قائما، وسيظل بإمكانه الإقامة في منزل فروغمور كوتاج Frogmore Cottage، وسيكون هناك الكثير من العمل الخاص به. ولكن سيتم إغلاق بعض الأبواب. فمن المرجح أن تبحث مشاة البحرية الملكية عن رئيس شرفي آخر ونقيب عام جديد، وكذلك الحال بالنسبة لحميع مناصبه العسكرية الأخرى. الجواب يعتمد أيضا على ما سيفعله هاري بعد ذلك. قال الزوجان إنهما "سيستمران في التمسك بقيم جلالة الملكة" في عملهما المستقبلي، لكنهما قد يقرران الإنخراط في مناطق خارج نطاق صلاحيات العائلة المالكة الأخرى. ستكون العودة ممكنة، لكن يبدو أنه من غير المرجح أن يكون لهما نفس الدور. ماذا سيفعل هاري لتوفير مصدر دخل؟ - بام قال هاري وميغان إنهما يرغبان في "الاستقلال المالي"، وأكد قصر باكنغهام أنهما لن يتقاضيا أموالا عامة مقابل الواجبات الملكية. ويعني هذا أنه من غير الواضح حاليا ماذا سيكون عملهما مستقبلا، لكن سيكون هناك استقلالا ماديا، ووفقا لمراسل بي بي سي الملكي جوني دايموند، لن يقوم القصر بمراقبتهما. هل سيدفعان إيجارا مقابل الإقامة في منزل فروغمور كوتاج الملكي؟ - غاري أوبراين نعم، أكد مسؤولو القصر أنهما سيدفعان الإيجار للمنزل، الذي سيظل منزل عائلة هاري في بريطانيا، على الرغم من أننا لا نعرف قيمة الإيجار. ويعتزمان سداد 2.4 مليون جنيه استرليني من أموال دافعي الضرائب التي تم إنفاقها على تجديد المنزل. هل يحصلان حاليا على أموال من الأمير تشارلز؟ - لوسي بالدوين نعم. هناك اعتقاد أنهما حصلا على أكثر من 2.5 مليون جنيه إسترليني سنويا من الأمير تشارلز، لكن لم يتم تأكيد هذا. وتأتي هذه الأموال من الدخل الذي يحصل عليه أمير ويلز من مزرعته، دوقية كورنوال. ليس من الواضح ما إذا كان سيستمر في منحهما نفس المبلغ. هل سيدفعان مقابل إجراءات الحماية الأمنية؟ - جوديث أسلتون ديلاني نحن لا نعرف. ولم يعلق قصر باكنغهام على تفاصيل الترتيبات الأمنية، لكنه قال إن هناك عمليات مستقلة لتحديد ما هو مطلوب أمنيا. وقال مسؤول كبير سابق في القصر لجوني ديموند إن النقاش حول تكلفة أمن الزوجين ربما هو أمر غير مناسب. من سيتولى الأعمال العامة التي سبق أن نفذتها ميغان وهاري؟ - وليام رانسفورد سيكون هناك عمل إضافي لبقية أفراد العائلة المالكة، وخاصة دوق ودوقة كامبريدج وليام وكيت. وفقا للبيانات الرسمية فقد حضر هاري 201 مشاركة في العام الماضي، في حين كان من نصيب ميغان 83 مشاركة. يقوم الأمير تشارلز بالفعل بالكثير من واجبات سابقة للملكة، خاصة بعد أن تنحى زوج الملكة دوق أدنبره وأمير يورك عن الحياة العامة. قام أفراد من العائلة المالكة بأكثر من 3500 مشاركة في العام الماضي. سيحتاج أفراد العائلة المالكة إلى تقييم عدد من مشاركات ومواعيد دوق ودوقة ساسكس التي يمكنهم التعامل معها.
https://www.bbc.com/amharic/news-55270806
https://www.bbc.com/arabic/middleeast-55276829
የሞሮኮ ንጉስ ሞሐመድ ስድስተኛ እና የእስራኤል ጠቅላይ ሚንስትር ቤኒያሚን ኔታኒያሁ በአሜሪካ አደራዳሪነት የተደረሰውን ስምምነት ፕሬዝደንት ትራምፕ በትዊተር ገጻቸው ይፋ አድርገዋል። ሞሮኮ ከእስራኤል ጋር ከስምምነት መድረሷን ተከትሎ በዌስተርን ሳሃራ ግዛት ለምታነሳው የይገባኛል ጥያቄ አሜሪካ እውቅና ለመስጠት ተስማምታለች። በአልጄሪያ የሚደገፉ ፖሊሳሪኦ ግንባር በዌስተርን ሰሃራ የራስ ገዝ አስተዳደር ለመመስረት ከሞሮኮ ጋር ለበርካታ ዓመታት የዘለቀ አለመግባባት ውስጥ ነበሩ። ሞሮኮ ከነሐሴ ወር ወዲህ ከእስራሴል ጋር ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት ለማሻሻል ከስምምነት የደረሰች አራተኛዋ አገር ሆናለች። በቅርቡ የትራምፕ አስተዳደር ሱዳን፣ ዩናይትድ አረብ ኤሜሬትስ እና ባህሬን ከእስራኤል ጋር ሰላም እንዲያወርዱ ማደራደሩ ይታወሳል። ከዚህ ቀደም ከእስራኤል ጋር የሰላም ስምምነት የፈረሙት ግብጽ እና ጆርዳን ሲደመሩ፤ ከአረብ ሊግ አባል አገራት ከእስራኤል ጋር የሰላም ስምምነት የደረሱት አገራት ቁጥር ወደ ስድስት ከፍ ይላል። ስምምነቱ ምን ይዟል? ትራምፕ በሁለቱ አገራት መካከል የተደረሰውን ስምምነት ይፋ አድርገዋል። “ሌላ ታሪካዊ ክስትተ” ብለውታል ፕሬዝደንት ትራምፕ። ሁለቱ ወዳጅ አራት እስራኤል እና ሞሮኮ ሙሉ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት ለመመስረት ተስማምተዋል ብለዋል ተሰናባቹ ፕሬዝደንት። ዋይት ሃውስ ሞሮኮ ከእስራኤል ጋር ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት እንደምትጀምር፣ ኢኮኖሚያዊ እና ባህላዊ ትብብሮችን ለመጀመር መስማማቷን አስታውቋል። በራባት እና ቴል አቪዝ የላይዘን ቢሮዎች በፍጥነት ሥራ ለማስጀምር፤ ከዚያም ኤምባሲዎች ለመክፈት ተስማምተዋል ተብሏል። የእስራኤል ጠቅላይ ሚንስትር ቤኒያሚን ኔታኒያሁ በቴሌቪዥን በተላለፈው ንግግራቸው ስምምነቱን “ታሪካዊ” ያሉት ሲሆን፤ ለሞሮኮ ንጉስ ሞሐመድ ስድስተኛ ምስጋናቸውን አቅርበዋል። ሞሮኮም ከእስራኤል ጋር ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት ለመጀመር መስማማቷን የንጉሱ ቤተ-መንግሥት አረጋግጧል። ግብጽ፣ ዩኤኢ እና ባህሬን፤ ሁለቱ አገራት የደረሱትን ስምምነት በደስታ ተቀብለነዋል ብለዋል። የፍልስጤም መሪዎች ግን ስምምነቱን አጥላልተውታል። ፍልስጤማውያን የአረብ ሊግ አባላት ከእስራኤል ጋር የሰላም ስምምነት ማድረጋቸውን ሲቃወሙ ቆይተዋል። የፍልስጤም መሪዎች እስራኤል ከአረብ አገራት ጋር ዲፕሊማሲያዊ ግንኙነት እንድትጀምር መፈቀዱ መብታችንን እንድትጋፋ የሚያበረታታ ነው ብለዋል።
ملك المغرب محمد السادس (إلى اليسار) ورئيس وزراء إسرائيل بنيامين نتنياهو وكجزء من الاتفاق، وافقت الولايات المتحدة على الإعتراف بسيادة المغرب على منطقة الصحراء الغربية المتنازع عليها. وهي الخطوة التي يقول عنها بورزو داراغي، الزميل في برامج الشرق الأوسط في مركز أبحاث أتلانتيك كاونسيل، إنها قد تؤدي إلى توتر العلاقات بين واشنطن والجزائر التي تدعم جبهة البوليساريو. تعرف على قضية الصحراء الغربية التي أثارت "أزمة" بين السعودية والمغرب مدونون بعد اتفاق المغرب وإسرائيل: 'هل أصبحت الصحراء مقابل القدس؟' ويذكر أن الصحراء الغربية موضوع نزاع بين المغرب وجبهة البوليساريو المدعومة من الجزائر والتي تسعى إلى إقامة دولة مستقلة. مواضيع قد تهمك نهاية والمغرب هو رابع دولة تعقد مثل هذا الاتفاق مع إسرائيل منذ أغسطس/آب الماضي حيث سبقها كل من الإمارات العربية المتحدة والبحرين والسودان. وإلى جانب مصر والأردن، أصبح المغرب سادس دولة عضو في جامعة الدول العربية تقوم بتطبيع العلاقات مع إسرائيل. تم مؤخرا إبرام اتفاقيات مع الإمارات العربية المتحدة والبحرين والسودان ويشمل الاتفاق إعادة فتح مكاتب الاتصال في تل أبيب والرباط والتي أغلقت في عام 2000 إثر تراجع العلاقات بعد إندلاع الانتفاضة الفلسطينية، وفتح سفارات في نهاية المطاف. وقال مسؤولون إن المغرب سيسمح برحلات جوية مباشرة من وإلى إسرائيل لجميع الإسرائيليين. تعاون استخباراتي وتقول صحيفة نيويورك تايمز الأمريكية إنه وراء الإعلان الأخير عن إقامة أول علاقات دبلوماسية رسمية بين إسرائيل والمغرب يكمن ما يقرب من 6 عقود من التعاون الوثيق والسري في المسائل الاستخباراتية والعسكرية بين دولتين لم تعترفا رسميا ببعضهما البعض. ما الذي نعرفه عن اتفاق تطبيع العلاقات بين المغرب وإسرائيل؟ وأضافت الصحيفة أن العلاقة المغربية الإسرائيلية ترجع جزئيا للعدد الكبير من اليهود في المغرب، فكثير منهم كان يهاجر إلى هناك. وتشير بعض التقديرات لوجود حوالي مليون إسرائيلي ينحدرون من أصول مغربية. وقالت نيويورك تايمز إن الموساد الإسرائيلي ساعد السلطات المغربية في اختطاف المعارض المغربي المهدي بن بركة في العاصمة الفرنسية باريس. وتضيف الصحيفة قائلة إنه في المقابل سمح الملك بهجرة اليهود. العاهل المغربي الراحل الملك الحسن الثاني ومضت الصحيفة تقول إنه في أواخر السبعينيات أصبح الملك الحسن وحكومته القناة الخلفية بين إسرائيل ومصر وأصبح المغرب موقعا للقاءات سرية بين مسؤوليهما وذلك قبل إبرام اتفاقيات كامب ديفيد عام 1978 وتطبيع العلاقات بين الأعداء السابقين، ومن جانبها ساعدت إسرائيل لاحقا في إقناع الولايات المتحدة بتقديم المساعدة العسكرية للمغرب. وقالت الصحيفة إنه في عام 1995 انضمت المخابرات المغربية إلى خطة الموساد الفاشلة لتجنيد سكرتير زعيم القاعدة أسامة بن لادن لتحديد موقعه وقتله، وفقا لما ذكره مسؤول سابق في الموساد، طلب عدم ذكر اسمه. "ليس مفاجئا" وتقول كارميل آربيت الزميلة في برنامج الشرق الأوسط في معهد مجلس الأطلسي: "إن هذا الإعلان ليس مفاجئاً حيث كان المغرب أحد مراكز الحياة اليهودية في المنطقة، كما عين العاهل المغربي مستشارين يهود كبارا في حكومته". وأضافت قائلة: "كما أنه تم مؤخرا دمج التاريخ اليهودي المغربي في المناهج الدراسية، وهناك بالفعل أكثر من 30 مليون دولار قيمة التجارة السنوية بين البلدين، ويسافر عشرات الآلاف من الإسرائيليين إلى المغرب سنويا". وتقول صحيفة تايمز أوف إسرائيل الإسرائيلية إنه على عكس شركاء السلام الآخرين القدامى والجدد لإسرائيل فإن المغرب لديه صلة مستمرة بإسرائيل وسوف يسارع العديد من الإسرائيليين إلى رحلة مباشرة إلى المغرب. كنيس روبن بن سعدون في مدينة فاس فعلى عكس مصر والأردن، اللتين وقعتا معاهدات سلام مع إسرائيل منذ عقود، وعلى عكس الإمارات العربية المتحدة والبحرين والسودان، وهي الدول العربية التي قامت بتطبيع العلاقات مع إسرائيل هذا العام، فإن لدى المغرب وإسرائيل علاقة يهودية قديمة وعميقة، والجالية اليهودية المغربية رغم صغر حجمها مزدهرة. ما الذي يميز اتفاق التطبيع بين المغرب وإسرائيل؟ وتقول صحيفة تايمز أوف إسرائيل إن أصول يهود المغرب تعود إلى 2000 عام "بعد تدمير الهيكل الثاني والنفي". في أوائل الأربعينيات من القرن الماضي قاوم السلطان محمد الخامس الضغط النازي لترحيل اليهود المغاربة. وتضاءل عدد اليهود في المغرب مع قيام دولة إسرائيل، ولم يبق اليوم سوى عدد محدود يتراوح بين ألفين إلى 3 آلاف يهودي، لكن مئات الآلاف من الإسرائيليين تعود أصولهم إلى المغرب. وقدر مبعوث الرئيس الأمريكي دونالد ترامب وصهره جاريد كوشنر مؤخرا هذا الرقم بـ "أكثر من مليون". مصلون يهود في مراكش وأصبح حفل الميمونة، الذي يجرى الاحتفال به بشكل تقليدي في المجتمع الإسرائيلي بعد انتهاء عيد الفصح، عنصرا أساسيا في التقويم الثقافي الإسرائيلي حيث يقوم عدد لا يحصى من الناس بالشواء في الحدائق ويهرع السياسيون إلى أكبر عدد ممكن من احتفالات الميمونة حيث يتناولون المافلتوت وغيرها من الأطباق اليهودية المغربية الشهية. اتفاقات أوسلو وما بعدها في حين أن السياح الإسرائيليين لم يشرعوا في اكتشاف الخليج إلا مؤخرا جدا، إلا أنهم يتدفقون إلى الرباط ومراكش والدار البيضاء وطنجة وفاس عبر بلد ثالث منذ سنوات عديدة. وبمجرد إقامة العلاقات الدبلوماسية بين البلدين وفتح خطوط جوية مباشرة يمكن توقع زيادة الأعداد بشكل كبير. وفي أعقاب اتفاقيات أوسلو عام 1995 افتتح المغرب وإسرائيل "مكاتب اتصال" متبادلة، لكن تم إغلاقها بعد سنوات قليلة بعد اندلاع الانتفاضة الفلسطينية الثانية في عام 2000. وتقول صحيفة جيروزاليم بوست الإسرائيلية إنه لم يحرز تقدم يذكر منذ ذلك الحين وكانت الرباط ضد التطبيع علنا في 2013. وتضيف الصحيفة قائلة إن كوشنر لعب دوراً أساسيا في دفع اتفاقات السلام وكان أيضا في قطر مؤخرا لمحاولة إنهاء أزمة في الخليج بين الرياض والدوحة. اتفاقات أوسلو وفي منتصف سبتمبر/أيلول الماضي ، بردت الشائعات القائلة بأن المغرب سوف يقوم بتطبيع العلاقات مع التقارير التي تفيد بأن الرباط ستنتظر. كما لم تتحقق أيضا الرحلات الجوية المباشرة التي لاحت في الأفق في سبتمبر/ أيلول الماضي. وفي أعقاب اتفاقيات التطبيع مع الإمارات العربية المتحدة والبحرين، كان هناك الكثير من التكهنات بأنه ستتبعهما دول أخرى. ويبدو أن السودان كان ينتظر دعم واشنطن لإزالته من قائمة الدول الراعية للإرهاب للإقدام على هذه الخطوة. وتوقع الكثيرون أن تتخذ المملكة العربية السعودية خطوة نحو اتفاق سلام مع إسرائيل، لكن الانتخابات الأمريكية ربما غيرت تلك الحسابات، بحسب صحيفة جيروزاليم بوست. الإعلان وردود أفعال وكان الرئيس الأمريكي دونالد ترامب قد أعلن الخميس أن المغرب أصبح أحدث دولة عربية توافق على تطبيع العلاقات مع إسرائيل. وقال ترامب في تغريدة على تويتر "إنجاز تاريخي آخر فقد اتفق اثنان من أكبر أصدقائنا إسرائيل والمغرب على علاقات دبلوماسية كاملة". ترامب وكوشنر وفي تصريح لوسائل الإعلام عقب الاتفاق، أكد كوشنر أن "مكاتب الاتصال الخاصة بها في الرباط وتل أبيب ستفتتح على الفور بنية فتح سفارات. كما ستشجع التعاون الاقتصادي بين الشركات الإسرائيلية والمغربية". وقال كوشنر: "اليوم، حققت الإدارة إنجازا تاريخيا آخر. فقد توسط الرئيس ترامب في اتفاق سلام بين المغرب وإسرائيل - وهو الاتفاق الرابع من نوعه بين إسرائيل ودولة عربية / إسلامية في أربعة أشهر". وأضاف كوشنر قائلا: "بهذه الخطوة التاريخية، يعمق المغرب علاقته الطويلة الأمد مع الجالية اليهودية المغربية التي تعيش في المغرب وفي جميع أنحاء العالم بما في ذلك في إسرائيل. وهذه خطوة مهمة إلى الأمام لشعبي إسرائيل والمغرب". ومن جهته، أكد الديوان الملكي المغربي أن ترامب أبلغ الملك المغربي محمد السادس باعتراف الولايات المتحدة لأول مرة بالسيادة المغربية على الصحراء. خمسة أسباب توضح أهمية تطبيع علاقات إسرائيل مع الإمارات والبحرين هل يشعل التطبيع مع إسرائيل سباقاً للتسلح؟ وأضاف الديوان الملكي المغربي أن واشنطن قررت فتح قنصلية في مدينة الداخلة لتشجيع الاستثمارات والتنمية. وقال بيان الديوان الملكي المغربي: "إن المغرب لعب دوراً تاريخيا في التقريب بين شعوب المنطقة ودعم الأمن والاستقرار في الشرق الأوسط، وهناك روابط خاصة تربط جلالة الملك شخصيا بالجاليات اليهودية من أصل مغربي، بما في ذلك في إسرائيل". ومن جانبه، أشاد رئيس الوزراء الإسرائيلي بنيامين نتنياهو بالاتفاق "التاريخي". وفي خطاب متلفز، شكر نتنياهو ملك المغرب وقال إن شعبي إسرائيل والمغرب تربطهما "علاقة حميمة في العصر الحديث". وأضاف قائلا: "إن بلاده ستبدأ بإنشاء مكاتب اتصال مع المغرب كخطوة أولى لعملية التطبيع". وفي غضون ذلك، أصدرت مصر والإمارات والبحرين بيانات ترحيب بالاتفاق بين المغرب وإسرائيل. وبذلك يصبح المغرب رابع دولة عربية، منذ أغسطس/ آب الماضي، توقع اتفاق تطبيع للعلاقات مع إسرائيل، بعد الإمارات والبحرين والسودان. الموقف الفلسطيني وندد مسؤولون فلسطينيون بالاتفاق قائلين إنه يشجع على إنكار إسرائيل لحقوقهم. وينتقد الفلسطينيون اتفاقات التطبيع، قائلين إن الدول العربية تراجعت عن قضية السلام بالتخلي عن المطلب الرئيسي وهو الأرض مقابل الاعتراف بإسرائيل. ويقول جوناثان فريتزغر الزميل في برنامج الشرق الأوسط في معهد أتلانتيك كاونسيل: "أظهر قرار المغرب بإعادة العلاقات الدبلوماسية مع إسرائيل ورفع مستواها أن كابوس رئيس السلطة الفلسطينية محمود عباس لم ينته بانتخاب جو بايدن". محمود عباس وأضاف قائلا: "حتى في عهد بايدن تبدو آمال الفلسطينيين ضئيلة في الحصول على ما يريدون، ففي حين أن الرئيس المنتخب قد يعيد مئات الملايين من أموال المساعدات التي قطعها ترامب ويسمح للفلسطينيين بإعادة فتح مكتبهم التمثيلي المغلق في واشنطن فإن السفارة الأمريكية التي تم نقلها من تل أبيب إلى القدس ستبقى، كما أنه ولخيبة أمل الفلسطينيين أشاد بايدن باستعداد الدول العربية للتصالح مع إسرائيل ويشجعه بالتأكيد وهذا هو الاتجاه عندما يتولى زمام سياسة الشرق الأوسط في واشنطن الشهر المقبل". "لا اتفاقات أخرى قريبا" ومن جانبه يستبعد مارك كاتز الزميل في معهد أتلانتيك كاونسيل إمكانية إبرام أي اتفاقات تطبيع أخرى قريبا. ما جدوى بقاء الجامعة العربية في ظل الانقسام الحاد بين أعضائها؟ إقامة علاقات خليجية مع إسرائيل بين "المقامرة" و "السلام الطموح" هل يتسبب اتفاق التطبيع بين الإمارات وإسرائيل في "أزمة" لمصر؟ وأوضح قائلا: "كما كان متوقعاً في سبتمبر/أيلول الماضي تم الآن توقيع اتفاقية تطبيع بين المغرب وإسرائيل، ولكن قد لا يكون هناك الكثير من مثل هذه الاتفاقات في المستقبل القريب فالحكومات المتأثرة بشدة بنفوذ إيران لن تطبع العلاقات مع إسرائيل، ولن تفعل الجزائر ذلك بالتأكيد الآن بعد أن انحازت إدارة ترامب إلى جانب المغرب في ملف الصحراء الصحراء الغربية". وتابع قائلا: "كما أن مثل هذه الخطوة ستكون صعبة أيضا على تونس والكويت اللتين تخضعان لقيود الرأي العام أكثر من الحكومات العربية الأخرى، وقد أعلن الملك سلمان أنه يعارض مثل هذه الخطوة، وأشارت قطر إلى أنها لن تبرم مثل هذا الاتفاق أيضا، ويبدو أن عمان هي الاحتمال الأكثر ترجيحا لتطبيع العلاقات مع إسرائيل لكنها قد تكون راضية عن الوضع الراهن القائم على التعاون الهادئ مع إسرائيل".
https://www.bbc.com/amharic/news-55321489
https://www.bbc.com/arabic/world-55305776
"ከእነዚህ ውስጥ አብዛኛዎቹ ስደተኛና የተፈናቀሉ ናቸው። በአጠቃላይ ህፃናቱን መጠበቅ ቅድሚያ ሊሰጠው የሚገባ ሥራ ነው" በማለት የተባበሩት መንግሥታት የዓለም አቀፉ የህፃናት መርጃ ድርጅት (ዩኒሴፍ) ኃላፊ አስታውቀዋል። ከኢትዮጵያ መንግሥት ጋር የሰብዓዊ እርዳታዎችን ለማድረስ ስምምነት ላይ ቢደረስም ድርጅቶቹ በክልሉ የእርዳታ አቅርቦት ለማድረስ አልተቻለም እያሉ ነው። የኢትዮጵያ መንግሥት ከትግራይ ኃይሎች ጋር የገባበት ግጭት የተቀሰቀሰው ጥቅምት 24/ 2013 ዓ.ም እንደነበር ይታወሳል። በዚህ ግጭት በሩካታ ሰዎች ተገድለዋል እንዲሁም ከ60 ሺህ በላይ የሚሆኑ ወደ ጎረቤት አገር ሱዳን መሰደዳቸው ይነገራል። "ለህፃናቱ የሚሰጠው እርዳታ አቅርቦት በዘገየ ቁጥር፣ ምግብ፣ በችጋር ለተጋለጡት ህፃናትን ለማደስ የሚያስፈልጉ አልሚ ምግቦች፣ ህክምና፣ ውሃ፣ ነዳጅና እና ሌሎችም አስፈላጊ ነገሮች እያጠሩ ወደ ከፋ ሁኔታ ያመራሉ" ብሏል ዩኒሴፍ ባወጣው መግለጫ። አክሎም "አፋጣኝ፣ ዘላቂ፣ ያለ ምንም ቅድመ ሁኔታ ማንንም ባላገለለ መልኩ የሰብዓዊ እርዳታ አቅርቦት ለየትኛውም ቤተሰብ በያሉበት እንዲመቻች እንጠይቃለን" ብሏል ድርጅቱ። ድርጀቱ አክሎም "ባለስልጣናቱ ለደኅንነታቸው ፈርተው የሚሸሹ ንፁህ ዜጎችን በነፃነት እንዲንቀሳቀሱ መፍቀድ እንዳለበትና ይሄም ዓለም አቀፍ ጥበቃ ፈልገው ድንበር የሚያቋርጡትንም ያካትታል" ብሏል። የኢትዮጵያ መንግሥትም ሆነ ህወሓት በጉዳዩ ላይ የሰጡት አስተያየት የለም። ከጊዜ ወደ ጊዜ እየሻከረ የመጣው የፌደራል መንግሥቱና የህወሓት ግንኙነት የማይታረቅ ደረጃ ደርሶ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ የትግራይ ልዩ ኃይል በክልሉ የሚገኘውን የመከላከያ ሰሜን ዕዝ ካምፕ ላይ ጥቃት ማድረሱን ተከትሎ ወታደራዊ እርምጃ እንዲወሰድ ማዘዛቸው ይታወሳል። ለሦስት አስርት ዓመታት ለሚጠጋ ጊዜ በአገሪቱ መንግሥት ውስጥ ጉልህ ሚና የተጫወተው ህወሓት ከሦስት ዓመት በፊት በተነሳው ፀረ-መንግሥት ተቃውሞና የጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ ወደ ስልጣን መምጣት ተከትሎ ከማዕከላዊው መንግሥት መራቁ የሚታወስ ነው።
هناك الكثير من الأطفال بين عشرات الآلاف من النازحين الذين هربوا من القتال إلى السودان وقالت منظمة الأمم المتحدة للطفولة (يونيسيف) إن: "حماية هؤلاء الأطفال، وكثير منهم من اللاجئين والنازحين داخليا، يجب أن تكون أولوية". وعلى الرغم من التوصل إلى اتفاقات مع الحكومة الإثيوبية، تقول وكالات إغاثة إنسانية إنها ممنوعة من الوصول إلى تيغراي. وتخوض القوات الحكومية مواجهات مع مقاتلين من تيغراي منذ 4 نوفمبر/تشرين الثاني الماضي. وتقول الحكومة إنها تسيطر على المنطقة وأن الصراع انتهى، لكن جبهة تحرير شعب تيغراي تقول إنها مازالت تقاتل على عدة جبهات. مواضيع قد تهمك نهاية ويسود اعتقاد بأن مئات الأشخاص، بل حتى الآلاف، قتلوا في الصراع، بينما فر نحو 50 ألفا إلى السودان المجاور. وقالت اليونيسيف في بيان: "كلما تأخر الوصول (إلى الأطفال) كلما زاد وضعهم سوءا، مع نقص إمدادات الغذاء - بما في ذلك الغذاء العلاجي الجاهز الذي يستخدم لعلاج حالات سوء تغذية الأطفال - والأدوية والمياه والوقود وضروريات أخرى". وطالبت اليونيسيف بـ"الوصول بشكل عاجل ومستمر وغير مشروط وغير متحيز إلى جميع الأسر المحتاجة أينما كانت". ولم تعلق الحكومة الإثيوبية ولا الجبهة الشعبية لتحرير تيغراي على الأمر. لماذا اندلع الصراع في تيغراي؟ تصاعد الصراع في نوفمبر/ تشرين الثاني، عندما أمر رئيس الوزراء الإثيوبي آبي أحمد، بشن هجوم عسكري على القوات الإقليمية في تيغراي. وقال أحمد إنه فعل ذلك ردا على هجوم على قاعدة عسكرية للقوات الحكومية في الإقليم. جاء هذا التصعيد بعد شهور من الخلاف بين حكومة أديس أبابا وقادة جبهة تحرير تيغراي، الحزب السياسي المهيمن في المنطقة. ولما يقرب من ثلاثة عقود كانت الجبهة في مركز السلطة قبل أن يتم تهميشها بعد أن تولى آبي أحمد منصبه في عام 2018 في أعقاب احتجاجات مناهضة للحكومة.
https://www.bbc.com/amharic/news-55472736
https://www.bbc.com/arabic/science-and-tech-55475043
ሱሚቶሞ የተባለው በዛፎች ላይ የሚሠራው ድርጅት ከምድር ውጪ ዛፎች እንዴት ባለ ሁኔታ እንደሚበቅሉ እና ምን እንደሚያስፈልጋቸው ለማወቅ ከወዲሁ ምርምር እያደረገ እንደሆነ አስታውቋል። ይህ ድርጅት እና ኪዮቶ ዩኒቨርሲቲ በጥምረት በሚያካሂዱት ምርምር በመጀመሪያ የተለያዩ የዛፍ አይነቶችን በዓለማችን ላይ በሚገኙ እጅግ አስቸጋሪ ቦታዎች ላይ በመትከል ሙከራቸውን ይጀምራሉ ተብሏል። የመንኮራኩሮችና ሳተላይቶች ስብርባሪ ሕዋ እያጨናነቀው የሚገኝ ሲሆን፤ አገራት በየዓመቱ የሚልኳቸው መንኮራኩሮች ደግሞ ጉዳዩን አሳሳቢ አድርጎታል። ከእንጨት የሚሠሩት ሳተላይቶች ግን ምንም አይነት ጎጂ ንጥረ ነገሮችን ወደ ከባቢ አየር ሳይለቁ ከምድር ለቀው ከወጡ በኋላ የሚፈለግባቸውን ተግባር ፈጽመው ተቃጥለው ይጠፋሉ። ወደ ምድር የሚመለስም ሆነ ሕዋ ላይ የሚቀር ስብርባሪ አይኖርም ማለት ነው። ''ወደ ምድር የሚመለሰው የመንኮራኩር ክፍል አንዳንድ አካላቱ አየር ላይ ይቃጠላሉ። ይህ ደግሞ ጎጂ የሆኑ ንጥረ ነገሮች ወደ አየር እንዲገቡ ያደርጋል። በጣም አሳሳቢ ነገር ነው፤ በቀላሉ የሚታይ አይደለም'' ይላሉ በኪዮቶ ዩኒቨርሲቲ መምህርና የሕዋ ሳይንስ ተመራማሪው ታካዎ ዶዪ። ''በአጭር ጊዜ ባይሆንም በጊዜ ብዛት ከፍተኛ ጉዳት አለው። ቀጣዩ ስራችን የሚሆነው የሳተላይቱን አጠቃላይ ገጽታ በንድፈ ሀሳብ ማስቀመጥ ነው። በመቀጠል ለሙከራ የሚሆን ሳተላይት እንሠራለን'' ሲሉ አክለዋል ታካዎ ዶዪ። ሱሚቶሞ የተባለው በዛፎች ላይ የሚሰራው ድርጅት የአየር ጸባይን መቋቋምና ከፍተኛ የጸሀይ ሙቀትን ተቋቁመው ማደግ የሚችሉ የዛፍ ዝርያዎችን ለመለየትና ለማሳደግ እየሠራ እንደሆነ አስታውቋል። የዘርፉ ባለሙያዎች በሕዋ ላይ እየተንሳፈፉ የሚገኙ የሳተላይት ስብርባሪዎች ምናልባት የሆነ ወቅት ላይ ወደ ምድር መውደቅ ሊጀምሩ እንደሚችሉ ያስጠነቅቃሉ። በአሁኑ ሰአት የተለያዩ ሳተላይቶች ለቴሌኮሚዩኒኬሽን፣ ቴሌቪዥን፣ አሰሳ እና የአየር ጸባይ ትንበያ ከፍተኛ አገልግሎት የሚሰጡ ሲሆን ይህ ተከትሎ የሚመጣው ስብርባሪ ግን አስካሁን መፍትሄ አልተገኘለትም። በምድር አናት ላይ የሚሽከረከሩ 6 ሺ አካባቢ ሳተላይቶች እንደሚገኙ የዓለም ኢኮኖሚክ ፎረም ያወጣው መረጃ ያሳያል። ከነዚህ ውስጥ 60 በመቶ የሚሆኑት ደግሞ አገልግሎታቸውን የጨረሱ ናቸው። ዩሮኮንሳልት የተባለው የምርምር ተቋም እንደሚለው፤ በየዓመቱ 990 አካባቢ ሳተላይቶች ወደ ሕዋ የሚላኩ ሲሆን በአውሮፓውያኑ 2028 15 ሺ ሳተላይቶች እንደሚኖሩ ይገመታል። የታዋቂው ሀብታም ኤለን መስክ ኩባንያ የሆነው ስፔስ ኤክስ ብቻውን 900 ሳተላይቶችን አምጥቋል። በሚቀጥሉት ዓመታት ደግሞ በሺዎች የሚቆጠሩ ሳተላይቶችን ለማምጠቅ እቅድ አለው።
اليابان تخطط لإطلاق أول قمر صناعي خشبي في العالم سنة 2023 وبدأت شركة سوميتومو فورستري بالتعاون مع جامعة كيوتو اليابانية في تجريب أنواعٍ مختلفة من الأخشاب في بيئات مناخية بالغة القسوة على الأرض بحيث تكون قادرة على تحمُّل التغير في درجات الحرارة وأشعة الشمس. وقال المتحدث الرسمي لشركة سوميتومو لبي بي سي إن نوع الخشب الذي تُجرى عليه التجارب "سِرّ بحثي". وباتت مخلفات الغزو الفضائي تمثل مشكلة تتضخم باضطراد مع ازدياد أعداد الأقمار الصناعية التي تُطلق إلى الفضاء. ومن شأن الأقمار الصناعية الخشبية أن تحترق في الفضاء دون أن تخلّف أضرارا تبقى عالقة في الغلاف الجوي، أو بقايا معرّضة للسقوط على الأرض. مواضيع قد تهمك نهاية ويقول تاكاو دوي، وهو أستاذ في جامعة كيوتو، ورائد فضاء ياباني: "ينتابنا قلق بالغ من حقيقة أن كل الأقمار الصناعية التي تعاود دخول الغلاف الجوي للأرض تحترق وتخلّف بقايا من الألومنيوم تظل هائمة لسنوات عديدة في طبقة عليا من الفضاء .. في نهاية الأمر، سيكون لذلك تأثير على البيئة في الأرض". ويضيف تاكاو لبي بي سي: "في المرحلة التالية سنقوم بتطوير نموذج هندسي للقمر الصناعي، قبل أن ننفذّه صناعيا". شركة يابانية تخطط لبناء أطول ناطحة سحاب خشبية في العالم مخلفات المركبات الفضائية الخبراء يحذرون من تنامي التهديد الذي تمثّله مخلّفات المركبات الفضائية المتساقطة على الأرض يحذّر الخبراء من تنامي التهديد الذي تمثّله مخلّفات المركبات الفضائية المتساقطة على الأرض، مع تزايد أعداد المركبات الفضائية والأقمار الصناعية التي تُطلق إلى الفضاء. ويتزايد استخدام الأقمار الصناعية في أغراض شتى منها: الاتصال، والتلفزة، والملاحة، والأرصاد الجوية. ويطرح خبراء وباحثون في علوم الفضاء رؤى مختلفة للحد من مخلفات الغزو الفضائي فضلا عن التخلص منها نهائيا. هل من الممكن أن يسقط قمر صناعي فوق رأسك؟ ويطوف نحو ستة آلاف قمر صناعي حول الأرض، بحسب المنتدى الاقتصادي العالمي، لكن نحو 60 في المئة من هذا العدد مخلّفات مركبات فضائية. وتقدّر شركة يوروكونسلت البحثية أنه سيجري إطلاق نحو 990 قمرًا صناعيا سنويا على مدار السنوات العشر المقبلة، مما يعني أن 15 ألف قمر صناعي سيدور حول الأرض بحلول عام 2028. وأطلقت شركة سبيس إكس بالفعل أكثر من 900 قمر صناعي من طراز ستارلنك، وتقول إنها تخطط لإطلاق آلاف الأقمار الصناعية الأخرى. وتتحرك مخلفات المركبات الفضائية بسرعة فائقة تزيد عن 22,300 ميل في الساعة على نحو كفيل بإلحاق أضرار بالغة بأي جسم ترتطم به، كما حدث بالفعل عام 2006 عندما ارتطمت مخلفات مركبة فضائية بمحطة الفضاء الدولية.
https://www.bbc.com/amharic/51789011
https://www.bbc.com/arabic/world-51782324
አቃቤ ሕግ፤ ወንድማማቾቹ ባለፈው ረቡዕ የፓራጓይ ዋና ከተማ አሱንሲዮን ሲደርሱ ሃሰተኛ ሰንዶች ተሰጥቷቸዋል ሲል ይከሳል። አቃቤ ሕግ ወንድማማቾቹ ቀለል ያለ ቅጣት ይቀጡ የሚል ሃሳብ ቢያቀርብም ዳኛው ግን የኋሊት ጠፍራችሁ አምጡልኝ ሲሉ አዘዋል። ሮናልዲንሆና ወንድሙ አርብ ዕለት ነው የካቴና ሲሳይ የሆኑት። አቃቤ ሕግ ሮናልዲንሆና ወንድሙ በቀጣፊዎች ተታለዋል ይላል። ወንድማማቾቹም 'እኛ የምናውቀው ነገር የለም' ይላሉ። ፖሊስ ተጠርጣሪዎቹ ያረፉበትን ሆቴል ከበረበረ በኋላ ምርመራ አድርጎባቸዋል። ሮናልዲሆንና ወንድሙ 'ፖስፖርቱ ሲሰጠን የክብር መገለጫ መስሎን ነበር' ይላሉ። ፓርጓዊው ዳኛ ሮናልዲንሆም ሆነ ወንድሙ ፍርድ እስኪሰጣቸው ድረስ ማቆያ እንዲሰነብቱ አዘዋል። ዓለም ካየቻቸው ድንቅ እግር ኳሰኞች አንዱ የሚባለው ሮናልዲንሆ ባለፈው ሐምሌ ግብር አልከፈለም ተብሎ የብራዚልና የስፔን ፓስፖርቱን መነጠቁ አይዘነጋም። አልፎም ብራዚል ውስጥ በሕገ-ወጥ መንገድ የተፈጥሮ ሃብት መጠበቂያ ሥፍራ ገንብቷል ተብሎ ክስ ቀርቦበት ነበር። «ቃዋቂ እግር ኳሰኛ ነው። አከብረዋለሁ። ነገር ግን ሕግ ሕግ ነው» ሲሉ የፓራጓይ ሃገር ውስጥ ሚኒስቴር ለሃገራቸው ጋዜጠኞች ተናግረዋል። የ39 ዓመቱ ሮናልዲንሆ ወደ ፓራጓይ ያቀናው አዲስ የታተመ መፅሐፉን ለማስተዋወቅና እርዳታ ለሚሹ ሕፃናት ድጋፍ ለማሰባሰብ ነው። ሁለት ጊዜ የዓለም ኮከብ ተብሎ የተሸለመው ሮናልዶ የ2002 ዓለም ዋንጫ አሸናፊ ነው። አልፎም ከባርሴሎና ጋር ስኬታማ ጊዜ አሳልፏል። ብራዚላዊው የኳስ ቀማሪ 100 ሚሊዮን ፓውንድ የተጣራ ሃብት እንዳለው ይገመታል።
اعتزل رونالدينيو لعب كرة القدم عام 2015 وقال ممثلو الادعاء إن الرجلين حصلا على وثائق مزيفة، عندما وصلا إلى العاصمة أسونسيون الأربعاء الماضي. واحتجز الشقيقان الجمعة في أحد مراكز الشرطة بالعاصمة، بعد ساعات فقط من رفض القاضي تأييد مقترح المدعي العام بعقوبة بديلة. وقال ممثل الادعاء العام إن الأخوين تعرضا للخداع، وينكر الشقيقان ارتكابهما أية مخالفات. وقال الشقيقان، اللذان استجوبتهما الشرطة، إنهما اعتقدا أن جوازي السفر كانا بمثابة لفتة مجاملة. وقامت الشرطة في وقت لاحق بتفتيش مقر إقامتهما بأحد الفنادق. مواضيع قد تهمك نهاية نشرت سلطات باراغواي صورة لوثيقة هوية تحمل اسم رونالدينيو، وينسب إصدارها إلى سلطات باراغواي نشرت سلطات باراغواي صورة لوثيقة هوية، تحمل اسم رونالدينيو، وينسب إصدارها إلى سلطات باراغواي وفي يوليو/ تموز عام 2019، أفادت تقارير بأنه تمت مصادرة جوازات السفر البرازيلية والإسبانية الخاصة باللاعب، بسبب تخلفه عن دفع ضرائب، وكذلك غرامات بسبب قيامه بالبناء غير القانوني على أراضي محمية طبيعية في البرازيل. وقال وزير الداخلية في باراغواي، إقليدس أسيفيدو، لوسائل الإعلام المحلية في وقت سابق من الأسبوع الجاري: "أحترم شعبيته الرياضية، لكن يجب احترام القانون أيضا. بغض النظر عن مكانتك، لا يزال القانون مطبقا". وسافر لاعب كرة القدم السابق، البالغ من العمر 39 عاما، إلى باراغواي للترويج لكتاب وحملة لدعم الأطفال المحرومين. وكان رونالدينيو أفضل لاعب في العالم عامي 2004 و 2005، ووصل إلى قمة مشواره المهني ضمن صفوف نادي برشلونة الإسباني. وفاز رونالدينيو بكأس العالم مع منتخب البرازيل عام 2002، إلى جانب زميليه المهاجمين البارزين رونالدو وريفالدو. وتقدر الثروة الصافية لرونالدينيو بما يتراوح بين 80 و 100 مليون جنيه إسترليني، ويقال إنه يتقاضى حوالي 150 ألف جنيه إسترليني، مقابل منشور ترويجي واحد على موقع انستغرام.
https://www.bbc.com/amharic/news-55478321
https://www.bbc.com/arabic/world-55482128
በማዕከላዊ ክሮሺያ የደረሰው ይህ ርዕደ መሬት በሬክተር ስኬል 6.4 ተመዝግቧል። የአገሪቱ ጠቅላይ ሚኒስትር ርዕደ መሬቱ ከደረሰ በኋላ በጎበኟት ፐትሪንጃ ከተማ አንዲት የ12 ዓመት ታዳጊ መሟቷን አስታውቀዋል። አምስት ሌሎች ሰዎች ደግሞ በቅርብ ርቀት በምትገኘው ግሊና ከተማ መሞታቸውን ምክትላቸው ተናግረዋል። ሰባተኛው ሟች የተገኙት ዛዚና ከተማ በርዕደመሬቱ ምክንያት በፈራረሰ ቤተ ክርስትያን ፍርስራሽ ስር መሆኑን የአገሪቱ መገናኛ ብዙሃን ዘግበዋል። የፐትሪንጃ ከንቲባ እንዳሉት የከተማዋ ግማሽ ክፍል ሙሉ በሙሉ ወደ ፍርስራሽነት የተቀየረ ሲሆን ሰዎች ከፍርስራሽ ውስጥ እየተፈለጉ እና እየተጎተቱ እየወጡ ነው። ርዕደ መሬቱ እስከ ክሮሺያ ዋና ከተማ ዛግሬብ ድረስ የተሰማ ሲሆን ጎረቤት አገራት ሰርቢያ እና ቦሲኒያ እንዲሁም በርቀት የምትገኘው ጣልያን ድረስ መሰማቱም ተዘግቧል። የክሮሺያ መገናኛ ብዙሃን በፐትሪንጃ ከተማ አንዲት ሴት ከፍርስራሽ ውስጥ ተጎትታ መውጣቷን ዘግበዋል። "ሰዎችን ከመኪናቸው ውስጥ ጎትተን ስናወጣ ነበር፤ እንሙት እንጎዳ አናውቅም ነበር" ሲሉ ለአካባቢው የዜና ወኪል የተናገሩት የከተማዋ ከንቲባ ዳርኒኮ ዱምቦቪች ናቸው። ፐትሪንጃ 20,000 ነዋሪዎች ያሏት ሲሆን ከንቲባዋ በድጋሚ አነስተኛ መጠን ያለው ርዕደ መሬት ከተሰማ በኋላ ለመገናኛ ብዙሃን "ሁሉም ሰው ተረብሿል፤ ዘመድ ወዳጁን ለመፈለግ ከወዲያ ወዲህ ይሯሯጣል" ሲሉ አክለዋል። በቅርብ ርቀት በምትገኘው ሲሳክ ከተማም እንዲሁ ሰዎች በርዕደ መሬቱ የተነሳ ተጎድተው ወደ ሆስፒታል ማምራታቸው ተሰምቷል። የአካባቢው ሆስፒታሎች በርካታ ጉዳት የደረሰባቸውን ሰዎች ለማከም ሲታገሉ ማስተዋሉን የብሔራዊ ቴሌቪዥን ጣብያ ዘግቧል። ከርዕደ መሬቱ አደጋ በኋላ የክሮሺያ ጠቅላይ ሚኒስትር 20 ሺህ ያህል ነዋሪዎች ያሏትን ፐትሪንጃ ከተማን የጎበኙ ሲሆን "ለመኖር ምቹ አይደለችም" ሲሉ ተናግረዋል። መንግሥት ከተማዋን ዳግም ለመገንባት ቃል የገባ ሲሆን ነዋሪዎቿ ጊዜያዊ መጠለያ ይፈለግላቸዋል ሲል ተናግሯል።
وقال رئيس الوزراء إن من بين القتلى طفلة عمرها 12 عاما في بلدة بترينيا. وزار رئيس الوزراء البلدة بعد وقوع الزلزال. وقال نائب رئيس الوزراء إن خمسة أشخاص لقوا حتفهم في بلدة غلينا القريبة. وعثر على جثمان القتيل السابع بين أنقاض كنيسة في بلدة زازينا، حسبما قالت وسائل إعلام حكومية. ونُقل عن عمدة بترينيا قوله إن حوالى نصف البلدة دُمر ويجري سحب الناس من تحت الأنقاض. وشعر الناس بالزلزال في العاصمة زغرب وفي البوسنة وصربيا المجاورتين. وامتد الشعور به حتى إلى إيطاليا. بعض المشردين اضطروا للنوم في قاعدة للجيش الكرواتي. وانتُشلت سيدة حية من بين أنقاض قاعة البلدية في بترينيا، وفق وسائل الإعلام الكرواتية. ونُقل عن دارنيكو دمبوفيتش، عمدة البلدة، قوله" نحن نسحب الناس من السيارات. ولا ندري ما إذا كان لدينا وفيات أو مصابين أم لا". وأضاف "هناك ذعر عام. الناس يبحثون عن أحبائهم". نقل بعض المصابين للعلاج في العاصمة زغرب. وكان العمدة يتحدث إلى المراسلين يوم الثلاثاء بينما ضربت بلدة بترينيا، التي يسكنها 20 ألف شخص، هزة أخرى لكنها أضعف من الزلزال الأصلي. وقال رئيس الوزراء الكرواتي أندريه بلينكوفيتش، الذي انتقل بسرعة إلى بترينيا "لدينا معلومات بأن فتاة قتلت. وليس لدينا معلومات أخرى عن بشأن الضحايا". وأضاف "الجيش هنا ليساعد. وسوف يتعين علينا نقل بعض الأشخاص من بترينيا لأنه الوضع هنا غير أمن". ‎رئيسة وزراء أيسلندا تحافظ على هدوئها أثناء زلزال خلال مقابلة على الهواء
https://www.bbc.com/amharic/news-52171488
https://www.bbc.com/arabic/trending-52272623
በማኅበራዊ መገናኛ መድረኮች በስፋት ሲዘዋወሩ በነበሩ ቪዲዮዎች ላይ እንደታየው ብሪታኒያ ውስጥ በሚገኙት በርሚንግሐምና መርሲሳይድ ከተሞች ውስጥ የሞባይል ግንኙነት ማማዎች በእሳት ሲጋዩ ታይተዋል። ይህንን ተከትሎ የሴራ ንድፈ ሐሳብን በመመርኮዝ ዘመናዊው የአምስተኛው ትውልድ [5ጂ] ቴክኖሎጂ ለኮሮናቫይረስ መሰራጨት ምክንያት ሆኗል የሚለው ክስ በሳይንስ ባለሙያዎች ሐሰት ተብሎ ተወግዟል። አዲሱ ቴክኖሎጂ በሽታውን እያስተላላፈ ነው የሚሉ መላምቶችን የያዙ መልዕክቶች ዕውቅና ባገኙና በመቶ ሺህዎች ተከታይ ባሏቸው የፌስቡክ፣ የዩቲዩብና የኢንስታግራም አካውቶች በኩል ሳይቀር በስፋት ሲሰራጩ ነበር። ነገር ግን ሳይንቲስቶች ይህ በኮቪድ-19 እና በ5ጂ አገልግሎት መካከል አለ የተባለው ግንኙነት "ፍጹም የማይረባ" ከመሆኑ በተጨማሪ ከሥነ ፍጥረት እሳቤ አኳያም ሊሆን የማይችል ነው ሲሉ አጣጥለውታል። የሴራ ንድፈ ሐሳብን የሬዲዮ ሞገዶችን በመጠቀም ለሞባይል ስልክ አገልግሎት የሚውለውን የ5ጂ ቴክኖሎጂ በስፋት እየተሰራጨ ላለው የኮሮናቫይረስ ተጠያቂ በማድረግ ይህንን ሐሰተኛ መረጃ በስፋት እያሰራጩ ያሉት ሰዎች የሴራ ንድፈ ሐሳብን መሰረት አድርገው ነው። ይህ ወሬ መሰራጨት የጀመረው በጥር ወር መጨረሻ አካባቢ የመጀመሪያው የኮሮናቫይረስ ታማሚ አሜሪካ ውስጥ በተገኘበት ሰሞን ሲሆን፤ ክስተቱ ከ5ጂ ጋር ግንኙነት እንዳለው በፌስቡክ በኩል ነበር ሲወራ የነበረው። የሚሰራጨውም ወሬ ሁለት ገጽታ የነበረው ሲሆን አንደኛው 5ጂ የተፈጥሮ በሽታን የመከላከያ አቅምን በመቀነስ ሰዎችን ለኮሮናቫይረስ ተጋላጭ ያደርጋል የሚሉ ናቸው። ሌሎቹ ደግሞ ቫይረሱ በቀጥታ በ5ጂ ቴክኖሎጂ በኩል ይተላለፋል ሲሉ ያልተረጋገጡ መልዕክቶችን በስፋት አሰራጭተዋል። በሬዲንግ ዩኒቨርስቲ የሥነ ህይወት ተባባሪ ፕሮፌሰር የሆኑት ዶክትር ሳይመን ክላርክ ግን እነዚህን ሁለት ሐሳቦች "ሙሉ ለሙሉ የማይረቡ" ሲሉ አጣጥለዋቸዋል። "5ጂ የሰዎችን በሽታን የመከላከል አቅም ይቀንሳል የሚለው ሐሳብም ለንግግር የሚበቃ አይደለም" ይላሉ ዶክተር ክላርክ። "የተፈጥሮ በሽታን የመከላከል አቅማችን በተለያዩ ምክንያቶች ዝቅ ሊል ይችላል፤ አንድቀን ሲደክመን ሌላ ጊዜ ደግሞ ጥሩ ምግብ ሳናገኝ ስንቀር መዋዠቁ አይቀርም። ይህም ትልቅ ነው የሚባል ባይሆንም በቫይረሱ ለመያዝ ተጋላጭ ሊያደርግን ይችላል። "በእርግጥ የራዲዮ ሞገዶች ጠንካራ በሚሆኑበት ጊዜ የሰውነታችን በሽታን የመከላከል ሥርዓት በአግባቡ ሥራውን ሊያከናውን አይችልም። ነገር ግን የ5ጂ የራዲዮ ሞገድ በጣም ዝቅተኛ ስለሆነ በሽታን የመከላከል ሥርዓታችንን ሊያስተጓጉል የሚችልበት አቅም የለውም። በዚህም ዙሪያ በርካታ ጥናቶች ተሰርተዋል።" የቫይረሱ ተፈጥሮና ባህሪይ በብሪስቶል ዩኒቨርስቲ የህጻናት ህክምና ፕሪፌሰር የሆኑት አዳም ፊን እንደሚሉት ደግሞ የ5ጂ ቴክኖሎጂ ቫይረሱን ያስተላልፋል የሚባለው ነገር ፈጽሞ የማይሆን ነገር እንደሆነ ተናግረዋል። "ኮሮናቫይረስ ከአንድ ሰው ወደ ሌላ ሰው የሚተላለፍ መሆኑ ይታወቃል። ቫይረስና ለሞባይል እንዲሁም ለኢንትርኔት ግንኙነት የሚያገለግለው ኤሌክትሮማግኔቲክ ሞገድ በአሰራራቸው የተለያዩ ነገሮች ናቸው" ብለዋል። ከ5ጂ ቴክኖሎጂ ጋር በተያያዘ የሚወራው ነገር ትክክል እንዳልሆነ እንደማሳያነት ከተጠቀሱት ምሳሌዎች መካከል፤ በዩናይትድ ኪንግደም ውስጥ የኮሮናቫይረስ በስፋት የተሰራጨባቸው ከተሞች ገና የ5ጂ አገልግሎትን ያላገኙ ናቸው። በተጨማሪም በበሽታው ክፉኛ ከተጠቁት አገራት መካከል አንዷ የሆነችው ኢራን ቴክኖሎጂውን ሥራ ላይ ለማዋል ገና ጥረት እያደረገች ነው። የ5ጂ ቴክኖሎጂን በተመለከተ የኮሮናቫይረስ ከመምጣቱ ቀደም ብሎ አንስቶ እጅግ አስፈሪ የሆኑ ነገሮች ሲወሩ ቆይተዋል። ከወራት በፊት ይፋ የተደረገ አንድ ጥናት ከሞባይል ስልክ አማካይነት የሚከሰት የጤና ችግርን በተመለከተ ምንም አይነት ማስረጃ እንዳልተገኘ አመልክቷል። የተለያዩ ተቋማትም በ5ጂ ቴክኖሎጂና በኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ መካከል ግንኙነት አለ እየተባለ የሚናፈሰው ወሬ "እንደሚያሳስባቸው" ገልጸው፤ እስካሁንም በሁለቱ መካከል ምንም አይነት የሚያሳምን ማስጃ እንዳልተገኘ ተገልጿል። ቫይረሶች በተፈጥሯቸው የሰውን ወይም የእንስሳትን ህዋሳትን በመውረር ለመራባት ይጠቀሙባቸዋል፤ በዚህም ሳቢያ በሽታ ይከሰታል። ቫይረሶች ከሰውነት ውጪ ለረጅም ጊዜ ሊቆዩ አይችሉም ለዚህም ነው በአብዛኛው በሳልና በማሽነጠስ ጊዜ በሚወጡ ፈሳሽ በሆኑና በጥቃቅን ብናኝ መልክ ወደ ሰውነት ለመግባት መንገድ የሚፈልጉት። የዚህ የኮሮናቫይረስ ተፈጥሯዊ አወቃቀር እንደሚያመለክተው ቫይረሱ ከእንስሳት ወጥቶ ወደ ሰው የተሸጋገረ ሲሆን፤ ከዚያም ከሰው ወደ ሰው በመተላለፍ አሁን ካለበት ደረጃ ላይ ደርሷል።
الدكتور وعالم الدين المصري علي جمعة لذا، فقد أثار علي جمعة، مفتي مصر السابق وعالم الدين الإسلامي البارز، جدلاً عبر مواقع التواصل الاجتماعي، عندما تحدث في برنامج تلفزيوني عن إمكانية نقل فيروس كورونا عبر شبكات اتصال الجيل الخامس. وقد أكدت منظمة الصحة العالمية أن الفيروسات "لا تستطيع الانتقال عبر موجات الراديو أو شبكات الهواتف المحمولة" كما أضافت أن "مرض كوفيد19 ينتشر في العديد من البلدان التي لا توجد فيها شبكات الجيل الخامس للهواتف المحمولة". منصات للتثبت من صحة الأخبار وكان الدكتور علي جمعة قد قال خلال تصريحه التلفزيوني إن "إطلاق مئات آلاف الأقمار الصناعية لبدء العمل في شبكات الجيل الخامس قد هيأ الأجواء لتفشي الفيروس لأنه غيّر من كهرومغناطيسية الأرض". وقد أضاف موقع فيسبوك تحذيرا على الفيديو وصنفه بأنه "يروج لخبر زائف". مواضيع قد تهمك نهاية كما أضاف مع التحذير رابطا لمنصة "فتبينوا"، التي استخدمها فيسبوك للتثبت من صحة ما جاء في الفيديو. وبحسب موقع "فتبينوا" لمكافحة الأخبار الكاذبة، فإن أساس نظرية شبكات الجيل الخامس عارية عن الصحة تماما "لأن تقنيات الاتصالات المحمولة لا تستخدم الأقمار الصناعية في نقل البيانات أصلا، بل تستخدم كابلات الألياف الضوئية لأنها أكثر كفاءةً وأعلى سرعةً وأقل تكلفةً". وأضافت أيضا أن "عدد الأقمار الصناعية التي تدور حول الأرض لا يتجاوز 2500 قمر بمختلف استخداماتها"، على عكس ما قاله جمعة. وكان فيسبوك قد أطلق شراكة مع مجموعة منصات مستقلة متخصصة في التحقق من صحة الأخبار باللغة العربية، للحد من انتشار الشائعات والأخبار الكاذبة وغير الدقيقة، خاصة في ظل تفشي المعلومات المغلوطة المتعلقة بجائحة كورونا. وسبق أن أدلى اللبناني مايك فغالي بتصريحات مشابهة عبر لقاء تلفزيوني، مشبهاً "انتشار فيروس كورونا بالإنفلونزا الإسبانية عام 1918 التي تزامنت مع انطلاق خدمات الراديو وغيرت من كهرباء الكرة الأرضية". كيف بدأت النظرية؟ وماذا تتضمن؟ يبدو أنّ تلك النظريات ظهرت للمرة الأولى عبر موقع فيسبوك في نهاية يناير/ كانون الثاني الماضي، مع اكتشاف أولى حالات العدوى بالفيروس في الولايات المتحدة. وينقسم أنصار هذه النظريات إلى معسكرين، يتبنى كل منهما تفسيرا: لكن العلماء في جامعات أوروبية وفي منظمة الصحة العالمية يقولون إن الفكرتين مغلوطتين. وقد شهدت عدة دول أوروبية، منها هولندا وبريطانيا، اعتداءات على أبراج شبكات الإنترنت والهواتف اللاسلكية. وانتشرت مقاطع مصورة عبر الإنترنت تظهر عمليات حرق وتخريب لأبراج 5G. وتفاعل مغردون عرب مع نظريات الجيل الخامس منددين بأعمال التخريب التي تحصل في مدن أوروبية، ومتمنيين أن يكون المواطن العربي "أكثر وعياً". كما وصف مغردون النظرية بالـ "هيستيريا"، وقال "فادي" إننا "بحاجة العقل أكثر من احتياجنا للقاح يهزم الفيروس".
https://www.bbc.com/amharic/55706106
https://www.bbc.com/arabic/world-55704408
የመንግሥት መገናኛ ብዙኃን እንደዘገቡት፤ ሠራተኞቹ አደጋው ከደረሰ ከሰባት ቀናት በኋላ ለሕይወት አድን ሠራተኞች "እኛን ለማግኘት ሙከራችሁን አታቁሙ" የሚል ማስታወሻ መላክ ችለዋል። የሌሎች 10 ማዕድን አውጪዎች ዕጣ ፈንታ ግን እስካሁን አልታወቀም፡፡ በቻይና የማዕድን አደጋዎች የተለመዱ ሲሆኑ ብዙውን ጊዜ በደንብ ባልተተገበሩ የደህንነት ደንቦች ምክንያት የሚከሰቱ ናቸው፡፡ 22ቱም ሠራተኞች በምስራቅ ቻይና ሻንዶንግ አውራጃ በያንታይ አቅራቢያ በሚገኘው ሁሻን የማዕድን ማውጫ ጣቢያ ላይ በደረሰው ፍንዳታ ነው የታፈኑት። ፍንዳታው የማዕድን ማውጫውን መውጫ እና የግንኙነት ሥርዓት የጎዳ ሲሆን ጉዳቱን ለማስተካከል እየተሠራ ነው፡፡ የመንግሥት ሚዲያዎች እንደዘገቡት የነፍስ አድን ሠራተኞች ከአንዳንድ ማዕድን አውጪዎች ጋር ግንኙነት ማድረግ ችለዋል፡፡ ወደ ጉድጓዱ ያወረዱት ገመድ ሲጎትት ከተሰማቸው በኋላ ምግብ፣ መድሃኒት፣ ወረቀት እና እርሳሶች ልከዋል፡፡ ከጉድጓዱ በተሰጣቸው ማስታወሻ በጻፉት መሠረት፤ 12 ሰዎች በማዕድን ማውጫው መካከለኛ ክፍል ውስጥ በሕይወት እንዳሉ የገለጹ ሲሆን የተቀሩት አስር ሰዎች ሁኔታ ግን ግልጽ አይደለም፡፡ 12ቱ ማዕድን አውጪዎች የህመም ማስታገሻ እና ተጨማሪ መድሃኒቶች መጠየቃቸውም ተገልጻል፡፡ በተጨማሪም ከፍተኛ የከርሰ ምድር ውሃ እንዳለ ተናግረዋል፡፡ እንደ ቻይና ሚዲያ ዘገባ ከሆነ ከመግቢያው ወደ 600 ሜትር ርቀው ይገኛሉ የተባሉት ሠራተኞችን ለማዳን ተጨማሪ ማውጫ መስመሮች እየተቆፈሩ ነው፡፡ መጀመሪያ ላይ አደጋው ሪፖርት እስኪደረግ ከአንድ ቀን በላይ በመፍጀቱ የነፍስ አድን ሠራተኞች የማዕድን ሠራተኞቹን ለመድረስ እንዲዘገዩ ተገደዋል ተብሏል፡፡ የአከባቢው የኮሚኒስት ፓርቲ ፀሐፊ እና ከንቲባ በዚህ የ30 ሰዓት የመረጃ ልውውጥ መዘግየት ምክንያት ከሥራ ታግደዋል፡፡ በቻይና የማዕድን አደጋዎች ብዙውን ጊዜ የሚከሰቱት የደህንነት ደንቦች በአግባቡ ካለመተግበር ጋር የተቆራኙ ናቸው፡፡ ባለፈው ዓመት ታህሳስ በድንጋይ ከሰል ማዕድን ማውጫ የካርቦን ሞኖክሳይድ አፈትልኮ 23 የማዕድን ሠራተኞች ሞተዋል፡፡ በመስከረም ወር በቾንግኪንግ ዳርቻ በሚገኝ ሌላ የማዕድን ማውጫ ስፍራ 16 ሠራተኞች ሕይወታቸው አልፏል፡፡ በጎርጎሮሳዊያኑ ታህሳስ 2019 በደቡብ ምዕራብ ቻይና በጊዡ ግዛት በከሰል ማዕድን ማውጫ ስፍራ በደረሰ ፍንዳታ ቢያንስ 14 ሰዎች ሞተዋል፡፡
الصين شهدت العديد من الحوادث في قطاع التعدين خلال الأعوام الماضية (أرشيفية) وبحسب وسائل إعلام حكومية، تمكّن عمال المنجم المحاصَرون من إرسال رسالة إلى عناصر الإنقاذ، تقول: "لا توقفوا محاولة الوصول إلينا". ولا يزال مصير عشرة عمال آخرين فُقدوا بعد الانفجار، مجهولا. ولا تعتبر حوادث المناجم في الصين أمرًا نادرا، وغالبا ما تقع نتيجة التقصير في اتّباع إجراءات الأمان. وحوصر اثنان وعشرون عاملا بمنجم للذهب في مقاطعة شاندونغ شرقيّ الصين يوم العاشر من يناير/كانون الثاني جرّاء انفجار ألحق أضرارا بمَخرج المنجم وأنظمة اتصالٍ في داخله كانت قيد الإنشاء. مواضيع قد تهمك نهاية وبحسب وسائل إعلام حكومية، تمكّنت عناصر الإنقاذ من التواصل مع بعض عمال المنجم عبر فتحة ضيقة ثقبوها. ومرّر المنقذون حبلَ نجاة عبر هذه الفتحة، وعندما شعروا بمحاولات للتشبث، أرسلوا من فورهم إلى المحاصرين طعاما، ودواء، وأوراقا، وأقلام رصاص. وبحسب الرسالة التي تلقوها عبر الفتحة، لا يزال هناك اثني عشر شخصا أحياء في الجزء الأوسط من المنجم، بينما مصير العشرة الآخرين لا يزال مجهولا. وناشد المحاصرون في رسالتهم بالحصول على دواء يتضمن مسكّنات للألم، ومضادات للالتهاب، فضلا عن ضمادات للجروح. كما أوضحوا، بحسب التقارير، أن هناك منسوبا عاليا من المياه الجوفية. وتقول تقارير إعلامية محلية إن فتحات أخرى يجري ثقبها، أملا في إنقاذ العمال المحاصرين على مسافة تبعد نحو 600 متر من مدخل المنجم. العمال محاصرون على مسافة تبعد نحو 600 متر من مدخل المنجم، بحسب تقارير واستغرق الأمر أكثر من 30 ساعة من وقوع الحادث حتى الإبلاغ عنه، مما يعني خسارة وقت ثمين للبدء في محاولة إنقاذ العمال المحاصرين. وعوقب على هذا التأخير كلٌ من مسؤول الحزب الشيوعي في المنطقة، والعمدة بالفصل من عمليهما. وعادة ما ترتبط حوادث المناجم في الصين بالتقصير في اتباع إجراءات الأمان. وفي ديسمبر/كانون الأول الماضي، لقي 23 من العمال مصرعهم جرّاء تسرّب غاز أول أكسيد الكربون في أحد مناجم الفحم. وفي سبتمبر/أيلول، لقي 16 من العمال مصرعهم في منجم آخر في ضواحي مدينة تشونغتشينغ مختنقين أيضا بغاز أول أكسيد الكربون. وفي ديسمبر/كانون الأول 2019، أدى انفجار بأحد مناجم الفحم في مقاطعة قويتشو جنوب غربي الصين إلى مصرع 14 شخصا على الأقل.
https://www.bbc.com/amharic/news-56236703
https://www.bbc.com/arabic/world-56247905
የቢቢሲ ቃል አቀባይ እስሩን በተመለከተ "ስጋታችንን ለኢትዮጵያ መንግሥት ባለስልጣናት ገልጸን ምላሻቸውን እየተጠባበቅን ነው" ብለዋል። የግርማይንና የሌሎች መታሰርን በተመለከተ መግለጫ ያወጣው የጋዜጠኞች ደኅንነት ተቆርቋሪው ተቋም የሲፒጄ ተወካይ ሙቶኪ ሙሞ "የጋዜጠኞቹና አብረዋቸው የሚሰሩ ሰዎች እስር ያለጥርጥር እራስን ሳንሱር ማድረግና ፍርሃትን ይፈጥራል" በማለት የኢትዮጵያ ባለስልጣናት የታሰሩትን ሰዎች በመልቀቅ በትግራይ ውስጥ ያለውን ሁኔታ ያለፍርሃት መዘገብ እንዲቻል ጥሪ አቅርበዋል። ለቢቢሲ የትግርኛ ቋንቋ አገልግሎት የሚሰራው ግርማይ ገብሩ የተያዘው በክልሉ ዋና ከተማ መቀለ ውስጥ በሚገኝ ካፍቴሪያ ውስጥ ከሌሎች አራት ሰዎች ጋር ነው። የዓይን እማኞች ለቢቢሲ እንደተናገሩት አምሰቱ ሰዎች የተያዙት ወታደራዊ የደንብ ልብስ በለበሱ ግለሰቦች ሲሆን፤ በሁለት የወታደር ተሽከርካሪዎች በታጀበ መኪና መወሰዳቸውን ገልጸዋል። ግርማይን ጨምሮ አምሰት ሰዎች ለምን ተይዘው እንደተወሰዱ ግልጽ አይደለም። ቢቢሲ ባገኘው መረጃ መሰረት ሪፖርተሩ መቀለ ውስጥ ወደሚገኝ ወታደራዊ ካምፕ ተወስዷል። ህወሓትን ለማስወገድ በተወሰደው ወታደራዊ እርምጃ የፌደራል መንግሥቱ ኃይሎች የትግራይ ክልልን መቆጣጠራቸውን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ ካስታወቁ በኋላ ካለፈው ኅዳር ጀምሮ ክልሉ በወታደራዊ ዕዝ ስር ይገኛል። ወታደራዊ ግጭቱ የተባባሰው የህወሓት ኃይሎች ትግራይ ውስጥ በሚገኘው የሠሜን ዕዝ ጥቃት ከሰነዘሩ በኋላ ነበር። በውጊያው በመቶዎች የሚቆጠሩ ሰዎች ሲገደሉ በአስር ሺዎች የሚቆጠሩት ደግሞ ለመፈናቀል ተዳርገዋል፤ በተጨማሪም በክልሉ ተፈጽመዋል የተባሉ ግድያዎችና የሰብአዊ ቀውስ ሁኔታ አሳሳቢ እየሆነ ነው። ወደ ክልሉ ዓለም አቀፍ የመገናኛ ብዙሃን ለወራት እንዳይገቡ ከተከለከለ በኋላ የኢትዮጵያ መንግሥት የውጭ አገር ጋዜጠኞች ወደ ትግራይ ገብተው እንዲዘግቡ ባለፈው ሳምንት ፈቅዷል። የቢቢሲው ዘጋቢ የታሰረው ለአዣንስ ፍራንስ ፕሬስ (ኤኤፍፒ) እና ለፋይናንሻል ታይምስ የሚሰሩ ሁለት ሌሎች ጋዜጠኞቹን የሚያግዙ ባለሙያዎች (ፊክሰር) መታሰራቸው ከተነገረ ከቀናት በኋላ ነው። ሌላ ታምራት የማነ የተባለ የአገር ውስጥ ጋዜጠኛም ባልታወቀ ምክንያት በወታደሮች ተይዟል። ባለፈው ሳምንት አንድ የኢትዮጵያ ገዢ ፓርቲ ባለስልጣን "አሳሳች በሆኑ ዓለም አቀፍ መገናኛ ብዙሃን ላይ መንግሥት እርምጃ ይወስዳል" ሲሉ አስጠንቅቀው ነበር። ኤኤፍፒ እና ፋይናንሻል ታይምስ ወደ ትግራይ በመሄድ ዘገባ እንዲሰሩ በኢትዮጵያ ብሮድካስት ባለስልጣንና በሠላም ሚኒስቴር ፈቃድ አግኝተው ነበር። "በፍጹም ብርሃኔ ላይ የቀረበ ይህ ነው የሚባል ክስ አልተነገረንም። ከመገናኛ ብዙሃን ጋር መተባበሩ ለመታሰሩ ምክንያት ሊሆን አይገባም፤ ስለዚህም በአስቸኳይ እንዲለቀቅ እንጠይቃለን" ሲሉ የኤኤፍፒ ግሎባል ኒውስ ዳይሬክተር ፊል ቼትዊንድ ባወጡት መግለጫ ጥሪ አቅርበዋል። ፋይናንሻል ታይምስ ባወጣው አጭር መግለጫ የታሰሩትን ጋዜጠኞቹን የሚያግዙ ባለሙያዎች (ፊክሰር) ለማስለቀቅ "የሚቻለውን ሁሉ እርምጃ" እየወሰደ መሆኑን ገልጿል። ምንም እንኳን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ በኅዳር ወር አጋማሽ ላይ የመንግሥት ሠራዊት የክልሉን ዋና ከተማ መቆጣጠራቸውን ተከትሎ ድል መቀዳጀታቸውን ቢያውጁም በክልሉ ውስጥ ግጭቶች የቀጠሉ ሲሆን የተጣለው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አልተናሳም።
لا تعلم بي بي سي حتى الآن أسباب اعتقال مراسلها في تيغراي وقال شهود عيان إن غيرماي غيبرو، مراسل بي بي سي، اعتقل وأربعة آخرون أثناء وجودهم في مقهى في وسط عاصمة الإقليم ميكيلي. ورجحت تقارير أن غيبرو ربما يكون أُخذ إلى معسكر تابع للجيش الإثيوبي في عاصمة الإقليم. ولا تزال بي بي سي تسعى إلى معرفة أسباب الاعتقال، لكنها أعربت عن مخاوفها للسلطات الإثيوبية حيال ما حدث لمراسلها. كما شهدت الأيام القليلة الماضية اعتقال تاميرات يماين، صحفي محلي، ومترجمين هما ألولا أكولا وفيتسوم بيرهاين، اللذين يعملان لصالح فاينانشال تايمز ووكالة الأنباء الفرنسية على الترتيب. مواضيع قد تهمك نهاية وكانت الحكومة الإثيوبية تحارب قوات المتمردين في إقليم تيغراي منذ نوفمبر/ تشرين الثاني الماضي. وبعد عدة أشهر من التعتيم الإعلامي على ما يحدث في الإقليم الذي يشهد صراعا طويلا بين القوات الحكومية والمتمردين، سمحت السلطات المركزية لبعض وسائل الإعلام الدولية بدخول تيغراي الأسبوع الماضي. وتسلمت صحيفة فاينانشال تايمز ووكالة الأنباء الفرنسية تصريحات لتغطية الصراع. وقال شهود عيان لبي بي سي إن جنودا يرتدون الزي العسكري هم من اعتقلوا غيرماي غيبرو. وقال متحدث باسم بي بي سي: "أعربنا عن مخاوفنا للسلطات الإثيوبية، وننتظر ردهم". ويستمر القتال في تيغراي رغم إعلان الحكومة المركزية انتصارها على جبهة تحرير شعب تيغراي. وأسفر القتال الدائر في الإقليم عن مقتل المئات وتشريد عشرات الآلاف من السكان المحليين. وهناك مخاوف على المستوى الدولي حيال التقارير التي يتوالى ظهورها عن جرائم شنيعة يرتكبها الجانبان أثناء القتال الدائر بينهما وتفاقم الأزمة الإنسانية في المنطقة، وفقا لمراسلين. وحذر مسؤول في الحزب الحاكم في إثيوبيا من أن إجراءات سوف تتخذ ضد أشخاص وصفهم بأنهم يمثلون "الإعلام الدولي المضلل".
https://www.bbc.com/amharic/news-52297720
https://www.bbc.com/arabic/world-52294694
ጁን አልሜዳ ትባላለች። ትምህርት ያቋረጠችው በ16 ዓመቷ ነበር። ዶ/ር ጁን በቫይረስ ምርምር ፈር ቀዳጅ ከሚባሉት አንዷ ናት። የኮሮናቫይረስ ወረርሽን ተከትሎም ከዓመታት በፊት የሠራቸው ሥራ ዳግም መነጋገሪያ ሆኗል። ኮቪድ-19 አዲስ ቫይረስ ቢሆንም ከኮሮናቫይረስ አይነቶች አንዱ ነው። የመጀመሪያውን ኮሮናቫይረስ ዶ/ር ጁን ያገኘችው እንደ ጎርጎሮሳውያኑ አቆጣጠር በ1964፣ በለንደኑ ሴንት ቶማስ ሆስፒታል ውስጥ በሚገኝ ቤተ ሙከራዋ ነበር። በ1930 የተወለደችው ጁን፤ መደበኛ ትምህርት እምብዛም ሳታገኝ ነበር ከትምህርት ቤት የወጣችው። ነገር ግን ግላስጎው ውስጥ የቤተ ሙከራ ቴክኒሻንነት ሥራ አገኘች። 1954 ላይ ወደ ለንደን አቅንታ ኤንሪኬ አልሜዳ ከሚባል ቬንዝዊላዊ አርቲስት ጋር ትዳር መሰረተች። የጉንፋን ምርምር ጥንዶቹ ልጃቸውን ይዘው ወደ ቶሮንቶ ካናዳ ሄዱ። ዶ/ር ጁን ማይክሮስኮፕ የመጠቀም ችሎታዋን ያዳበረችው በኦንትርዮ ካንሰር ተቋም እንደሆነ የህክምና ጉዳዮች ጸሐፊው ጆርጅ ዊንተር ይናገራል። ቫይረሶችን በተሻለ ሁኔታ ማየት የሚቻልበትን መንገድ በመቀየስ ፈር ቀዳጅ የሆነችው፤ ዶክተሯ በ1964 ወደ ዩናይትድ ኪንግደም ተመልሳ በሴንት ቶማስ ሆስፒታል ትሠራ ጀመር። (ይህ ሆስፒታል የዩኬው ጠቅላይ ሚንስትር ቦሪስ ጆንሰን በኮሮናቫይረስ መያዛቸው ከተረጋገጠ በኋላ የታከሙበት ነው።) ዶ/ር ጁን በወቅቱ በጉንፋን ላይ ይመራመር ከነበረው ዶ/ር ዴቪድ ታይሮል ጋር ተጣመረች። ዶ/ር ዴቪድ ከፍቃደኛ ሰዎች የአፍንጫ ፈሳሽ ናሙና በመውሰድ ከጉንፋን ጋር የተያያዙ ጥቂት ቫይረሶችን ለማግኘት ችሎ ነበር። ሁሉንም የቫይረስ አይነቶች ግን አላገኘም ነበር። ከናሙናዎቹ አንዱ በ1960 ከነበረ አዳሪ ትምህርት ቤት የተወሰደ፤ B814 የሚል መጠሪያ የተሰጠው ነበር። ዶ/ር ዴቪድ ይህ ናሙና በኤሌክትሮን ማይክሮስኮፕ ይታይ እንደሆነ ዶ/ር ጁንን ጠየቀ። ዶክተሯም የቫይረሱን ቅንጣቶች አይታ እንደ ኢንፍሉዌንዛን ቢመስልም ኢንፍሉዌንዛ ያልሆነ ቫይረስ መሆኑን ገለጸች። ይህም ለመጀመሪያ ጊዜ የተገኘው የሰው ኮሮናቫይረስ ነው። ኮሮናቫይረስ የህክምና ጉዳዮች ጸሐፊው ጆርጅ እንደሚለው፤ ዶ/ር ጁን የአይጦች ሄፒታይተስ እና ዶሮዎችን የሚያጠቃ ብሮንካይትስ ላይ ስትመራመር ተመሳሳይ የቫይረስ ቅንጣቶች አግኝታለች። ሆኖም ጥናቷ በሙያ አጋሮቿ መጽሔት ላይ ለመውጣት ተቀባይነት አላገኘም ነበር። የመፍሔቱ ዳኞች፤ ተመራማሪዋ የተጠቀመቻቸው የኢንፍሉዌንዛ ቫይረስ ቅንጣቾች ምስሎች መጥፎ ናቸው ብለው ነበር ጥናቱን ውድቅ ያደረጉት። በ1965 ግን ጥናቱ በ ‘ብሪትሽ ሜዲካል ጆርናል’ ታተመ። ዶ/ር ጁን የተጠቀመችው ምስል ደግሞ ከሁለት ዓመት በኋላ ‘ጆርናል ኦፍ ጄነራል ቫይሮሎጂ’ በተባለ መጽሔት ታትሟል። ኮሮናቫይረስ የሚለውን ስያሜ ያወጡት ዶ/ር ጁን፣ ዶ/ር ዴቪድ እና የወቅቱ የሴንት ቶማስ ኃላፊ ፕሮፌሰር ቶኒ ዋተርሰን ናቸው። የቫይረሱን ምስል ሲመለከቱ፤ እንደ ጨረር ያለ ነገር እንደከበበው ስላዩ ኮሮናቫይረስ ብለውታል። ጁን፤ ዶክትሬቷን ያገኘችው ለንደን ውስጥ ነበር። በመጨረሻም ‘ዌልካም ኢንስቲትዩት’ ውስጥ ስትሠራ የተለያዩ ቫይረሶችን በመለየት አስመዝግባለች። ከዚህ ተቋም ከለቀቀች በኋላ፤ ዩጋ መምህርት ሆና ነበር። በ1980ዎቹ ግን ወደ ህክምናው ዘርፍ ተመልሳ፤ የኤችአይቪ ቫይረስ ምስሎችን በማንሳት አማካሪ ሆናለች። ዶክተሯ ከዚህ ዓለም በሞት የተለየችው በ2007፣ በ77 ዓመቷ ነው። ሕይወቷ ባለፈ በ13 ዓመቱ ለሥራዋ ተገቢውን እውቅና እያገኘች ነው። ዛሬ ላይ የመላው ዓለም ራስ ምታት የሆነውን ቫይረስ ለመገንዘብ የዶ/ር ጁን ምርምር አስፈላጊ ነበር።
جوون ألميدا في مركز أونتاريو لأمراض السرطان عام 1963 أصبحت جوون ألميدا رائدة في مجال تصوير الفيروس، واليوم تعود أعمالها من جديد لتصبح موضع الاهتمام خلال الوباء الحالي. يعد كوفيد-19 فيروسا جديدا، لكنه ينتمي لفصيلة فيروس كورونا التي كانت د. ألميدا أول من شخصها في عام 1964 بمختبرها في مستشفى سانت توماس في العاصمة البريطانية لندن. ولدت عالمة الفيروسات، وكان اسمها جوون هارت، عام 1930 ونشأت في مبنى سكني قرب حديقة ألكساندرا في شمال شرق مدينة غلاسكو. تركت المدرسة ولم تكن قد حصلت بعد إلا على القليل من التعليم الرسمي، لكنها وجدت عملا كمساعدة مختبر متخصص بعلم الأنسجة في جامعة "غلاسكو رويال إنفيرماري". مواضيع قد تهمك نهاية وبعدها انتقلت إلى لندن ناشدة تطوير حياتها المهنية. وفي عام 1954 تزوجت فنانا فنزويليا يدعى إنريكيه ألميدا. دراسة عن نزلات البرد الشائعة انتقل الزوجان مع ابنتهما إلى مدينة تورنتو الكندية، وفي مركز أونتاريو لأمراض السرطان طورت د.ألميدا مهاراتها المميزة في استخدام المجهر الإلكتروني، كما يقول الكاتب المتخصص بالمجال الطبي، جورج ونتر. وباتت جوون رائدة في التوصل إلى طريقة لتصوير الفيروسات على نحو أفضل، باستخدام الأجسام المضادة لتجميعهم. وقال جورج ونتر، في حديث لراديو بي بي سي، إن موهبتها حظيت بالاهتمام في بريطانيا التي أغرتها بالعودة عام 1964 والعمل في مستشفى سانت جيمس في لندن - وهو ذات المستشفى الذي عالج رئيس الوزراء البريطاني، بوريس جونسون، الذي كان يعاني من إصابته بفيروس كوفيد-19. وفور عودتها، بدأت تعاونا مع د.ديفيد تيريل، الذي كان يُجري بحثا في وحدة نزلات البرد في ساليزبري. ووفقا للكاتب جورج وينتر، كان د.تيريل يفحص عينات أخذت من أنوف متطوعين، وتمكن فريق البحث عند زرع هذه العينات مختبريا من استخلاص عدد غير قليل من الفيروسات الشائعة المرتبطة بنزلات البرد، ولكن ليس جميعها. وكانت إحدى العينات قد سحبت من تلميذ في مدرسة داخلية في منطقة سَري عام 1960، وعرفت فيما بعد باسم B814. وقد وجد فريق البحث أن الفيروسات التي عزلت منها كانت قادرة على نقل أعراض نزلات برد عادية للمتطوعين، لكنهم لم يستطيعوا زرعها وتنميتها في الخلايا مختبريا. وظهر لاحقا أنها يُمكن أن تُزرع وتنمو في خلايا نسيجية من أعضاء حيوانية، وتساءل د تيريل عن إمكانية رؤيتها عبر المجهر الإلكتروني. وأرسل د.تيريل عينات منها إلى جوون ألميدا التي شاهدت جزيئات الفيروس في العينات، ووصفتها بأنها تشبه فيروسات الإنفلونزا، ولكن ليست مثلها تماما. تحيط هالة أو تاج بالفيروس لذا يعرف باسم فيروس كورونا وتمكنت من تحديد ما أصبح يعرف بأول فيروس كورونا يُصيب البشر. ويقول ونتر إن د. ألميدا كانت قد رأت بالفعل جُسيمات كهذه من قبل أثناء دراستها التهاب الكبد لدى الفئران، والتهاب الشعب الهوائية المعدي عند الدجاج. لكن دراستها التي قدمتها لمجلة علمية مُحكمة رُفضت "لأن المُحكمين قالوا إن الصور التي أنتجتها كانت مجرد صور سيئة (غير واضحة) لجزيئات فيروس الإنفلونزا". بيد أنه في عام 1965، كُتب في المجلة الطبية البريطانية بالتفصيل عن الاكتشاف الجديد وعن عترة الفيروس المكتشفة في العينة B814، وبعدها بعامين نشرت مجلة علم الفيروسات العام الصور الأولى لما شاهدته الدكتورة جوون. وأشار ونتر إلى أن د. تيريل ود. ألميدا والبروفسور توني وترسون، المسؤول في مستشفى سانت توماس، هم من أطلق على الفيروس الجديد اسم كورونا، بسبب التاج أو الهالة التي تحيط بالفيروس كما يظهر في الصورة. وعملت جوون لاحقا في بقسم الدراسات العليا في كلية الطب بلندن، حيث نالت شهادة الدكتوراه. وكان ختام حياتها المهنية في مركز ويلكوم، حيث حازت على عدة براءات اختراع في مجال تصوير الفيروسات مجهريا. وبعد تركها العمل في هذا المركز، أصبحت جوون مدربة يوغا لكنها استمرت في عملها كمستشارة في مجال علم الفيروسات في نهاية الثمانينيات عندما ساعدت في التقاط صور جديدة لفيروس HIV. توفيت جوون عام 2007 وكانت بعمر 77 عاما. وبعد مرور نحو 13 عاما على وفاتها، نالت أخيرا التقدير الذي تستحقه كرائدة سرّعت أبحاثها في فهم الفيروس الذي يتفشى حاليا في كل أنحاء العالم.
https://www.bbc.com/amharic/news-55909539
https://www.bbc.com/arabic/world-52301643
33 ሚሊዮን ፓውንድ ለአገሪቱ ብሔራዊ ጤና አገልግሎት ወይም ኤንኤችኤስ ማሰባሰብ የቻሉት የ100 አመቱ የዕድሜ ባለፀጋ በባለፈው ሳምንት መጨረሻ እሁድ ከመተንፈሻ እክል ጋር በተያያዘ ቤድፎርድ ወደተባለ ሆስፒታል ተወስደው ነበር። ልጃቸው፣ ሃና ኢንግራም ሙር በባለፉት ሳምንታት በሳንባ ምች ህመም ሲሰቃዩ እንደነበርና በዚህ ሳምንት በኮሮናቫይረስ እንደተያዙ ተናግራለች። ግለሰቡ የ2ኛው የዓለም ጦርነት ተዋጊ ሲሆኑ ከቤታቸው ጓሮ በሚገኘው ሜዳ 100 ዙር በመሮጥም ነው የእርዳታ ገንዘብ ያሰባሰቡት። ይህንንም ያደረጉት ከመቶኛ አመት ልደታቸው በፊት ነው። ልጆቻቸው ሃና ኢንግራም ሙርና ሉሲ ቲየክሴራ እንዳሉት "ውድ አባታችን ካፕቴን ሰር ቶም ሙር መሞታቸውን በታላቅ ሃዘን ነው የምንናገረው" ብለዋል። በመጨረሻው ሰዓትም ከአባታቸው ጎን በመሆናቸው ትልቅ ክብር እንደነበር ገልፀዋል። "ለሰዓታት ያልህ ስለ ልጅነታችን፣ ስለ ውዷ እናታችን ስናወራ ነበር። ረዥም ሰዓት ሳቅን፣ አለቀስን። አባታችን በባለፈው አመት አስቦትና አልሞት የማያውቀው ነገር ተሳክቶለታል። "ብለዋል አክለውም "ምንም እንኳን ለአጭር ወቅት ቢሆን በብዙዎች ልቦና ዘንድ የማይረሳ ነገርን ጥሏል። ለኛ አስደናቂ አባት፣ አያት ነው፤ ሁልጊዜም ቢሆን በልባችን ይኖራል" በማለት ኃዘናቸውን አጋርተዋል። የብሔራዊ ጤና አገልግሎት ለአባታቸው ያደረጉላቸውን እንክብካቤ አድንቀዋል።
وكان هدف توم مور في البداية جمع ألف جنيه إسترليني من خلال قيامه بالدوران 100 مرة حول حديقته في "بيدفوردشاير" بحلول يوم الخميس. وقال: "كل قرش نجمعه، تستحقه الصحة الوطنية بجدارة"، لكن إجمالي ما جمعه تجاوز 8 ملايين جنيه استرليني. وفي الوقت نفسه، أطلقت طالبة مدرسة حملة يقوم بها الأطفال لصنع بطاقات معايدة للاحتفال بعيد ميلاد مور المئة الذي يصادف 30 أبريل/نيسان الحالي. ووضعت ريغان ديفيز البالغة من العمر 8 سنوات نصب عينيها صنع 1500 بطاقة افتراضية لمور. وقالت: "يمكنك نشرها على أي من وسائل التواصل الاجتماعي باستخدام هاشتاغ #makeacardfortom مواضيع قد تهمك نهاية وبدأ مور في جمع الأموال كمبادرة لشكر موظفي الصحة الوطنية "الرائعين"، الذين ساعدوه في علاجه من السرطان ومن كسر في الحوض. وبمساعدة كرسي المشي، كان يأمل مور في القيام بمئة دورة مشي حول الحديقة التي تبلغ طولها 25 متراً في 10 دورات قبل حلول عيد ميلاد المئة. خدم الرجل المسن في الجيش خلال الحرب العالمية الثانية في الهند وبورما وتبرع أكثر من 345 ألف شخص من جميع أنحاء العالم بالمال لصفحته لجمع التبرعات منذ إنشائها الأسبوع الماضي. وقالت حفيدته حنا إنهم كانوا يعتقدون أن جمع ألف جنيه ليس بالأمر السهل، لكن الحصيلة الإجمالية مذهلة. وقالت: "لقد تجاوزت النتيجة أقصى توقعاتنا، ولا توجد هناك كلمات لنعبر بها عن مدى امتناننا للبريطانيين لدعمهم لجدي. لقد جعلونا نشعر بالفخر وبالعرفان". "ما فعله الشعب البريطاني، خلق لديه هدفاً في الحياة، أعتقد أنه لن يتوقف عن القيام بذلك حتى يقول له الجميع كفى، توقف، لا تقم بالمزيد". وقال توم إنه لن يتوقف عن السير ويأمل في القيام بـ 100 دورة أخرى. وقالت إيلي أورتن، الرئيسة التنفيذية للمؤسسة الخيرية " Charities Together" التابعة لهيئة الصحة البريطانية، والمستفيدة من التبرعات: "إن الوصول إلى جمع هذا المبلغ أمر لا يصدق على الإطلاق". واضافت: كما نود "التعبير عن امتناننا وإعجابنا الكبير بالكابتن توم وهيئة الصحة الوطنية وكل المتبرعين".
https://www.bbc.com/amharic/news-55423749
https://www.bbc.com/arabic/magazine-55336849
ነገር ግን ወደ ኋላ ዞር ብለን ታሪክ ስንቃኝ 'የተረገመ' ባይባሉ እንኳ ብዙ መከራ ይዘው የመጡ ዓመቶች ነበሩ። መጀመሪያ እስቲ ስላሳለፍነው የፈረንጆቹ 2020 ትንሽ እንበል። ከዚያ ከታሪካዊ 'የተረገሙ' ዓመታት ጋር እናነፃፅረው። ማን ያውቃል ይህም ነበር እንዴ ያስብል ይሆናል። በ2020 ኮቪድ 19 በርካታ ሰዎችን ገድሏል እስካሁን ድረስ ባለው መረጃ መሠረት 74.5 ሚሊዮን ሰዎች በቫይረሱ ሲያዙ ከ1.6 ሚሊዮን በላይ ሰዎች ሞተዋል። ይህን መረጃ ያቀናበረው ጆንስ ሆፕኪንስ ዩኒቨርሲቲ ነው። ነገር ግን ከዚህ ቀደም ከነበሩ ወረርሽኞች ጋር ሲነፃፀር ይህ ቁጥር ትንሽ ነው። ለምሳሌ በ1346 የተቀሰቀሰው ጥቁሩ ሞት እየተባለ የሚጠራው ወረርሽኝ አውሮፓ ውስጥ ብቻ 25 ሚሊዮን ሰዎች ሲገድል በዓለም አቀፍ ደረጃ 200 ሚሊዮን ሰዎች እንደሞቱ ይነገራል። በ1520 ደግሞ የፈንጣጣ ወረርሽኝ ከ60 እስከ 90 በመቶ የሚሆኑ የደቡብ አሜሪካ ሰዎችን እንዳጠፋ ይገመታል። ሌላኛው የ100 ዓመት ታሪክ ያለው ወረርሽኝ ስፓኒሽ ፍሉ ነው። ከአንደኛው ዓለም ጦርነት በኋላ በወታደሮች አማካይነት የተስፋፋው ይህ በሽታ 50 ሚሊዮን ሰዎችን ገድሏል። ይህ በወቅቱ ከነበረው የዓለም ሕዝብ ጋር ሲነፃፀር እስከ አምስት በመቶ የሚደርስ ነው። በ1980ዎቹ የተቀሰቀሰው ኤችአይቪ/ኤድስ ደግሞ 32 ሚሊዮን ሰዎችን ገድሏል። በ2020 በርካቶች ሥር አጥ ሆነዋል ወረርሽኙ ያስከተለው የምጣኔ ሃብት ቀውስ እጅግ ከባድ ነው። የበርካቶችን በር አንኳኩቷል። በኮቪድ-19 ወረርሽኝ ምክንያት ብዙ ሰዎች የዕለት ጉርስ ከሚያገኙበት ሥራቸው ተፈናቅለዋል። ነገር ግን ዘንድሮ የታየው የሥራ አጥ ሰዎች ቁጥር በ1929-33 ከተሰተው 'ግሬት ዲፕሬሽን' ተብሎ ከሚጠራው ቀውስ አይበልጥም። 1933 እጅግ 'የተረገመ' ዓመት እንደነበር ታሪክ ይናገራል። ጀርመን ውስጥ ከሶስት ሰዎች አንድ ሰው ሥራ አልነበረውም። የወቅቱን መሪ ደግሞ ብዙዎች ያውቁታል። አዶልፍ ሂትለር። በ2020 ጓደኞቼን ማግኘት አልቻልኩም እርግጥ ነው በወረርሽኙ ምክንያት በርካቶች ቤታቸው ተከርችመው ከርመዋል። ዘመድ አዝማድ ማግኘት ተስኗቸው ቆይቷል። ነገር ግን በ536 በርካታ የዓለም ዜጎች ሰማይን እንኳ ማየት አልቻሉም ነበር። ከየት እንደመጣ ያልታወቀ ጉም አውሮፓን፣ መካከለኛው ምስራቅንና አንዳንድ የእስያ ሃገራትን ሸፍኖ ነበር። ይህ የሆነው ለ18 ወራት ነበር። ይህ ዓመት በሰው ልጅ ታሪክ እጅግ የተረገመው ሳይሆን አይቀርም የሚሉ በርካቶች ናቸው። ባለፉት 2300 ዓመታት በጣም ከባድ ብርድ የታየውም በዚህ ዘመን ነበር። ሰብሎች ወድመዋል። በርካቶች ተርበዋል። በ2020 ለበዓል መጓዝ አልቻልኩም እየተገባደደ ያለው የፈረንጆቹ ዓመት ለቱሪዝም ዘርፍ ዱብእዳ ይዞ የመጣ ነው። በርካቶች ከሃገር ሃገር፤ ከከተማ ወደ ገጠር መጓዝ አልቻሉም። ነገር ግን ከ195 ዓመት በፊት የነበሩ ቀደምት የሰው ልጅ ዝርያዎች [ሆሞ ሳፒየንስ] በተመሳሳይ ከቦታ ቦታ መዘዋወር አልቻሉም ነበር። ለዚህ ደግሞ ምክንያቱ የአየር ንብረት ነው። ወቅቱ እጅግ ቀዝቃዛ ሲያልፍ ደግሞ እጅግ ሞቃት ነበር። ቀደምት ሰው በዚህ ሁኔታ ለብዙ ሺህ ዘመናት ኖሯል። አንዳንድ ሳይንቲስቶች በወቅቱ የነበረው ድርቅ የሰውን ልጅ ከምድረ ገፅ ሊያጠፋ ተቃርቦ ነበር ይላሉ። አጥኚዎች እንደሚሉት የሰው ልክ ከዚህ ጥፋት የዳነው በአፍሪካ ደቡባዊ ክፍል በምትገኘው [የኤደን ለምለም ሥፍራ] ተጠልሎ ከውቅያኖስ የሚያገኘውን እየተመገበ ነበር። በ2020 የፖሊስ ጭካኔ የበረታበት ነበር ጥቁር አሜሪካዊው ጆርጅ ፍሎይድ በፖሊስ እጅ ከተገደለ በኋላ አሜሪካን ጨምሮ በመላው ዓለም የፖሊስ ጭካኔን የሚቃወሙ ድምፆች ከሌላው ጊዜ በላይ ጎልተው ተሰምተዋል። ተቃውሞው ናይጄሪያ ደርሷል፣ ኮለምቢያ ገብቷል፣ ፈረንሳይን አጥለቅልቋል፣ ሆንግ ኮንግን አንቀጥቅጧል። ነገር ግን ይህ የመጀመሪያው አይደለም። በ1992 አራት የሎስ አንጀለስ ከተማ ፖሊሶች ሮድኒ ኪንግ የተሰኘውን ጥቁር አሜሪካዊ በጭካኔ ሲቀጠቅጡ የሚታዩበት ምስል ከወጣ በኋላ ከባድ ተቃውሞ ተቀስቅሶ ነበር። በዚህ ተቃውሞ ሳቢያ 54 ሰዎች ሞተዋል፤ ግምቱ 1 ቢሊዮን ዶላር የሆነ ንብረት ወድሟል። ይህን ተከትሎ ከተማዋ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አውጃ ነበር። የተረገመው 2020 በአጠቃላይ 2020 በርካታ መከራ ያሳየን ዓመት ሆኖ ሊያልፍ ጥቂት ቀናት ቀርተውታል። ቢሆንም ግን የሰው ልጅ ከዚህ የበለጡ ብዙ መከራና ቸነፈር አልፎ እዚህ ደርሷል። ዓመቱ የበርካታ ሰዎችን ኑሮ ቢያመሰቃቅልም መልካም የሚባሉ ክስተቶችንም አስተናግዷል። የሴቶች የፖለቲካ ተሳትፎ ከየትኛው ጊዜ በላይ የሆነበት ነው 2020። ሰዎች የዘር መድልዎን በመቃወም አደባባይ ወጥተው ለውጥ ለማምጣት የጣሩበት ዓመትም ሆኖ ተመዝግቧል። 'ዕድሜ' ለኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ተፈጥሮም ውበቷን በዚህ ዓመት መልሳለች። የሰው ልጅ ከመቼውም ጊዜ በላይ እጁን አብዝቶ የታጠበበት ዘመን ነው 2020። በቀጣዩ ዓመት ቸር ወሬ ያሰማን።
مما لا شك فيه أن سنة 2020 كانت سنة صعبة، ولكننا خبرنا سنوات أسوأ منها حصد وباء كوفيد-19 العديد من الأرواح في 2020 أصيب بمرض كوفيد-19، لغاية الـ 17 من شهر ديسمبر/كانون الأول، أكثر من 74,5 مليون شخص، وفتك المرض بأكثر من 1,6 مليون حول العالم حسب الأرقام التي أعدتها جامعة جونز هوبكينز. ولكن وباء كوفيد-19 لم يكن أسوأ ما شهده العالم من أوبئة، بل كانت هناك عبر التاريخ أوبئة أخطر وأشد فتكا. فـ"الموت (أو الطاعون) الأسود" - الذي كان أخطر وأسوأ التفشيات العديدة لمرض الطاعون الدمّلي - تسبب في موت 25 مليون إنسان في أوروبا ونحو 200 مليونا حول العالم بعد أن بدأ بالانتشار في سنة 1346. ونقلت الرحلات "الاستكشافية" الإسبانية والبرتغالية مرض الجدري إلى القارتين الأمريكيتين اعتبارا من سنة 1520، مما تسبب في هلاك 60 إلى 90 في المئة من سكان القارتين الأصليين. مواضيع قد تهمك نهاية نقل الأوروبيون الأمراض المعدية إلى الأمريكتين مما أدى إلى القضاء على سكانهما تقريبا وانتشر مرض الإنفلونزا الإسبانية إلى كل أرجاء العالم في 1918 عقب عودة الجنود المشاركين في الحرب العالمية الأولى إلى بلدانهم، وتسبب في موت 50 مليون من البشر تقريبا. ويعادل هذا الرقم 3 إلى 5 في المئة من سكان الكرة الأرضية آنذاك. ومنذ بدء انتشاره في ثمانينيات القرن الماضي، تسبب مرض نقص المناعة المكتسب/الآيدز في موت أكثر من 32 مليون إنسان. فقد العديد من الناس وظائفهم في 2020 لقد كان الوقع الاقتصادي لوباء كوفيد-19 شديدا جدا، وأثر سلبا على مصادر أرزاق الناس في كافة أرجاء العالم. ولكن مستويات البطالة التي تسبب بها الوباء لم تصل إلى تلك المستويات التي شهدها العالم خلال فترة الكساد العظيم بين سنتي 1929 و1933. وكانت سنة 1933 سنة سيئة بشكل استثنائي. ففي ألمانيا، التي فقد ثلث سكانها وظائفهم آنذاك، ساهمت الظروف الاقتصادية البائسة في وصول هتلر إلى الحكم. استغل سياسيون شعبويون من هتلر وغيره الفوضى الاقتصادية التي تسبب فيها الكساد العظيم لم أتمكن من رؤية أصدقائي في 2020 مما لا شك فيه أن الكثيرين حول العالم اضطروا في هذه السنة إلى قضاء معظم أوقاتهم في دورهم، وحرموا من رؤية أحبائهم وأصدقائهم. ولكن في سنة 536، لم يتمكن معظم سكان العالم حتى من رؤية السماء. فقد غطى ضباب غريب الشكل أوروبا والشرق الأوسط وأجزاء من آسيا، وأدى إلى غرق هذه المناطق في ظلام دامس ليلا ونهارا استمر لأكثر من 18 شهرا، حسب المؤرخ والآثاري في جامعة هارفارد مايكل مكورميك. وحسب اعتقاده، فإن تلك الفترة كانت "واحدة من أسوأ الفترات إن لم تكن الأسوأ على الإطلاق" التي عاشها البشر في مناطق شاسعة من المعمورة. كانت 2020 سنة سيئة، ولكنها لم تكن بهذا السوء... أذنت تلك السنة ببدء أبرد عقد منذ 2300 سنة، فقد قضي على المحاصيل الزراعية ومات الكثيرون جوعا. سبب ذلك الضباب ربما كان ثورانٌ بركانيٌ كبيرٌ في آيسلندا - أو في أمريكا الشمالية - نشر رماده في كل أرجاء نصف الكرة الأرضية الشمالي. ويعتقد أن الرياح نشرت هذا الضباب البركاني عبر القارة الأوروبية ومن ثم الآسيوية مما أدى إلى حقبة البرد القارس التي شهدتها هذه المناطق. لم أتمكن من التمتع بإجازة في الخارج في 2020 كانت هذه السنة سنة سيئة بالفعل بالنسبة للقطاع السياحي العالمي. ولكن إذا كنت تشعر بأنك حبيس الدار ولا تتمكن من السفر والتنقل، ربما عليك التفكير بما مر به أجدادنا. هل أنقذ الجنس البشري نفسه من خطر الفناء باللجوء إلى الكهوف التي كانت تقع على ساحل جنوب أفريقيا؟ ما لبث الجنس البشري يواجه قيودا على التنقل لا تخلو من الشدة منذ حوالي 195 ألف سنة خلت. فقد بدأت آنذاك فترة من البرد والجفاف استمرت لعشرات الآلاف من السنوات، وهي الفترة المعروفة بفترة "النظائر البحرية المشعة - المرحلة السادسة". ويعتقد بعض العلماء، ومنهم أستاذ علم الآثار كيرتيس ماريان الذي يعمل في معهد أصول البشرية، أن الجفاف الذي شهده العالم في ذلك الوقت كاد أن يقضي على الجنس البشري بشكل كامل. ويقول إن الجنس البشري أنقذ نفسه من الفناء باللجوء إلى شريط من الأرض يقع على الساحل الجنوبي للقارة الإفريقية أطلق عليه لقب "جنة عدن"، حيث تعلم الاعتماد على الأسماك وغيرها من الأحياء البحرية من أجل الحصول على ما يحتاجه من قوت. دمّر انفجار هائل مرفأ بيروت في 2020 تسبب حريق عرضي في مستودع كان يضم 2750 طنا تقريبا من مادة نيترات الأمونيوم في انفجار هائل وقع في الرابع من شهر أغسطس/آب. وأودى الانفجار بحياة 190 شخصا تقريبا، علاوة على إصابة أكثر من 6 آلاف آخرين بجروح. ويقول خبراء إن انفجار مرفأ بيروت كان من أكبر الانفجارات غير النووية في التاريخ، إذ عادلت شدته شدة انفجار ألف طن من مادة تي أن تي - أي خمس شدة انفجار القنبلة الذرية التي ألقاها الأمريكيون على مدينة هيروشيما اليابانية في 1945. ولكن، وفي شهر ديسمبر/كانون الأول من عام 1984، قتل الآلاف في مدينة بوبال الهندية نتيجة تسرب من مصنع للمواد الكيمياوية وذلك في واحدة من أخطر الكوارث الصناعية في التاريخ المعاصر. وتقول الحكومة الهندية إن نحو 3500 إنسان قضوا في غضون بضعة أيام، بينما مات أكثر من 15 ألفا منذ ذلك الحين نتيجة إصابتهم بأمراض رئوية قاتلة. واستمرت تأثيرات الغمام المميت الذي غلّف مدينة بوبال لعدة عقود، وما زال كثيرون من سكان المدينة يعيشون مع نتائجه إلى يومنا هذا. في 2020، نفق أو هرب 3 مليارات حيوان تقريبا نتيجة الحرائق التي شهدتها أستراليا (والتي اندلعت شراراتها الأولى في أواخر 2019) ما زلت تعتقد بأنك شهدت سنة سيئة؟ تسببت حرائق الأحراش الكبيرة التي شهدتها أستراليا في الصيف الماضي، علاوة على تسببها في مقتل 33 شخصا على الأقل، في دمار واسع النطاق للحيوانات التي تتميز بها هذه القارة. فقد نفقت أعداد كبيرة من الثدييات والسحالي والطيور والضفادع في الحرائق أو بسبب ضياع بيئتها الطبيعية. ولكن، وفي شهر سبتمبر/ أيلول 1923، تسببت هزات أرضية في اندلاع العديد من الحرائق واسعة النطاق أدت إلى مقتل أكثر من 140 ألف إنسان في اليابان (إنسان وليس دببة كوالا). بشائر خير ولذا، وبكثير من الأوجه، تعد سنة 2020 سنة عسيرة جدا. فقد أدى بنا انتشار الوباء إلى أن نخزّن المواد الضرورية وإلى الابتعاد عن غيرنا من بني البشر. لقد ضقنا ذرعا من الإغلاقات المتواصلة ومن ضرورة مراعاة شروط التعقيم ومن الاضطرار لتحية الآخرين بالمرافق. ولكن، وعوضا عن البحث عن ما يقوله دعاة الشؤم في منابر التواصل الاجتماعي، لنركز نظرنا على الإيجابيات. فقد كانت سنة 2020 السنة التي شهدت أيضا... ارتفاع نسبة المشاركة النسوية في الحياة السياسية. ففي 2020، وصل عدد الدول التي ترأسها نساء إلى 20، مقارنة بـ 12 في سنة 1995. كما كشف تقرير للأمم المتحدة أن التمثيل النسوي في البرلمانات العالمية ارتفع إلى أكثر من الضعف في 2020، إذ بلغ 25 في المئة من كل المقاعد البرلمانية. نائبة الرئيس الأمريكية المنتخبة كامالا هاريس تتحدث أثناء الحملة الانتخابية الأخيرة كما كانت هي السنة التي دخلت فيها كامالا هاريس التاريخ بوصفها أول امرأة، بل أول امرأة سمراء، وأول امرأة من أصول هندية، وأول ابنة لمهاجرين، تنتخب نائبة للرئيس الأمريكي. وفي هذه السنة، شارك الناس حول العالم في مظاهرات حاشدة عبروا فيها عن سخطهم على التمييز العرقي، مما أوقد الأمل في التغيير في المستقبل. كما جلبت سنة 2020 بشائر طيبة للبيئة، إذ تعهدت العديد من الشركات بخفض الانبعاثات الكربونية. وفي حقيقة الأمر، فإن الوعود والتعهدات التي تقدمت بها الحكومات المحلية والشركات تضاعفت في 2020، حسب ما تقول الأمم المتحدة. ومن الشركات التي تعهدت بذلك شركات فيسبوك وفورد ومرسيدس بنز. وإن لم يكن كل ذلك كافيا، وإذا اضطررنا لمغادرة هذا الكوكب في نهاية المطاف، أعلنت وكالة الفضاء الأمريكية ناسا في شهر أكتوبر / تشرين الأول الماضي أن القمر يحتوي على كميات أكبر من المياه مما كان يعتقد في الماضي، وهو تطور قد يساعد في ديمومة الرحلات المستقبلية إلى هذا التابع الأرضي. ولكن، وإذا كان قدرنا أن نبقى هنا على الأرض، لنأمل أننا تعلمنا بعضا من العبر من وباء 2020. ومن الأمور التي لا يختلف عليها اثنان، أن البشر يغسلون أيديهم أكثر بكثير من ذي قبل!
https://www.bbc.com/amharic/57146509
https://www.bbc.com/arabic/world-57152974
ማይክሮሶፍት በቢሊየነበሩ ጠባይ ዙሪያ ሪፖርቶች ከደረሱት በኋላ ምርመራ እያደረገባቸው ባለባት ጊዜ ነበር ቢል ጌትስ እራሳቸውን ከማይክሮሶፍትን ማግለላቸው የተሰማው። ማይክሮሶፍት ከሕግ ተቋም ጋር በመሆነው ምርመራ መጀመሩን ያስታወቀ ሲሆን፤ ቅሬታውን ላቀረበችው ሠራተኛ ድጋፍ እየሰጠሁ ነው ብሏል። ሆኖም የባለሀብቱ ቃል አቀባይ የቢል ጌትስ ከማይክሮሶፍት መልቀቅ ከምርመራው ጋር የሚያገናኘው ነገር የለም ብለዋል። ከኩባንያው ጋር በተያያዘ በሰውዬው ላይ ምርመራው የመጀመሩ ዜና እየተሰማ የመጣው ቢል ጌትስ ከባለቤታቸው ጋር መለያታቸው ከተገለጸ በኃላ ነው። ከቀናት በፊት ቢል ጌትስ 27 ዓመታት የቆየ ትዳራቸውን ለማፍረስ ከባለቤታቸው ጋር ከስምምነት መድረሳቸውን ይፋ ማድረጋቸው ይታወሳል። የማይክሮሶፍት ቃል አቀባይ ደግሞ በፈረንጆቹ 2019 መገባዳጃ ላይ ጌትስ በአውሮፓውያኑ 2000 "ከሴት ተቀጣሪ ጋር ግንኙነት ለመመስረት ፈልገው ነበር" የሚል ቅሬታ ኩባንያው መቀበሉን አስታውሰዋል። "ለዚሁ አላማ በኩባንያው ቦርድ የተዋቀረ ኮሚቴ የቀረበውን ጉዳይ ከሕግ ተቋም ጋር በመሆን ገምግሞታል" በለዋል። ቢል ጌትስ ባለፈው መጋቢት ወር ላይ ከማይክሮሶፍት የለቀቁት በቢልና ሜሊንዳ ፍውንዴሽን የበጎ አድራጎት ስራ ላይ የበለጠ ትኩረት ለማድረግ እንደነበረ ገልጸዋል። "ማይክሮሶፍትን በተመለከተ ከቦርድ መልቀቅ ከኩባንያው መራቅ ማለት አይደልም። ማይክሮሶፍት የህይወቴ ጠቃሚ ክፍል ሆኖ ይቀጥላል። ... ኩባንያው እያከናወነ ያለው ስራና ዓለምን ለመጥቅም ባለው ተግባር የበለጠ ተስፋ አለኝ" የሚል ጽሁፍ አስፍረዋል።
نفى متحدث باسم غيتس أن تكون هناك علاقة بين استقالته من مايكروسوفت وهذا التحقيق وأكدت الشركة العملاقة في قطاع التكنولوجيا أنها فتحت هذا التحقيق بسبب مخاوف ظهرت على السطح حيال سلوك غيتس. وأضافت أنها تستعين بمكتب استشارات قانونية أثناء التحقيق في هذا الأمر وأنها توفر الدعم للموظف الذي تقدم بالشكوى. لكن المتحدث باسم غيتس نفى وجود أي علاقة بين قرار الشريك المؤسس للشركة العملاقة بالتنحي عن منصبه في مجلس الإدارة وبين هذا التحقيق. واحتلت الأنباء عن هذا التحقيق عناوين الأخبار بعد إعلان بيل وميلندا غيتس قرارهما بالطلاق بعد زواج استمر لحوالي 27 سنة. مواضيع قد تهمك نهاية وقال متحدث باسم شركة البرمجيات العملاقة مايكروسوفت إن الشركة تلقت شكوى في أواخر 2019 بشأن "سعي بيل غيتس إلى إقامة علاقة حميمة" مع إحدى العاملات بالشركة عام 2000. وأضاف المتحدث باسم مايكروسوفت: "راجعت لجنة من الشركة تلك المخاوف، وذلك بمساعدة مكتب استشارات قانونية من أجل إجراء تحقيق موسع". وتابع: "على مدار التحقيق، وفرت مايكروسوفت دعما مكثفا للموظف الذي أثار تلك المخاوف". لكن هذه التحقيقات لم تتوصل بعد إلى نتائج، إذ استقال غيتس من مجلس إدارة الشركة قبل نهايتها. وفي منشور لبيل غيتس على موقع التواصل الاجتماعي المهني لنيكدإن، قال إنه اتخذ القرار بمغادرة مجلس إدارة مايكروسوفت حتى يتمكن من قضاء وقت أطول في ممارسة الأعمال الخيرية التي يقوم بها في مؤسسة بيل وميلندا غيتس الخيرية. وجاء هذا القرار عقب انتخابه في مجلس إدارة الشركة لفترة جديدة بثلاثة أشهر فقط. في نفس الوقت، كتب غيتس: "مع وافر الاحترام لمايكروسوفت، لا يعني التنحي عن منصبي في مجلس إدارة الشركة الابتعاد عنها تماما. وسوف تظل مايكروسوفت جزءا هاما من حياتي المهنية. وأشعر بتفاؤل أكثر من أي وقت مضى حيال التقدم الذي تحرزه الشركة وما يمكن أن تقدمه من خدمات للعالم". مع ذلك، قال تقرير نشرته صحيفة وول ستريت جورنال الأحد الماضي إن مجلس إدارة مايكروسوفت رأى أن تورط بيل غيتس في علاقة عاطفية مع إحدى موظفات الشركة يُعد تصرفا غير لائق وأن عليه أن يتنحى من منصبه. ولدى سؤاله من قبل صحفيين، اعترف المتحدث باسم غيتس بأن العلاقة العاطفية كانت موجودة بالفعل، لكن لم يكن لها أي صلة بقرار تنحي غيتس عن منصبه. وقال المتحدث باسم الشريك المؤسس لمايكروسوفت: "كانت هناك علاقة عاطفية منذ 20 سنة بشكل ودي". وأضاف: "قرار بيل بمغادرة مجلس الإدارة ليس له علاقة من قريب أو بعيد بهذا الأمر. وفي الحقيقة، أوضح (غيتس) أنه يريد قضاء وقت أكثر في أعماله الخيرية التي بدأها منذ عدة سنوات". وقالت مؤسسة بيل وميلندا غيتس لبي بي سي إنها متمسكة فيما جاء في هذا البيان. وأعلن بيل وميلندا غيتس قرار طلاقهما في وقت سابق من الشهر الجاري. وأنفق الزوجان مليارات الدولارات لصالح قضايا خيرية في أنحاء متفرقة من العالم، وتعهدا بأن يستمرا في العمل معا في مؤسستهما الخيرية بمجرد انتهاء إجراءات الطلاق. وقالت تقارير نشرتها وسائل إعلام محلية في الولايات المتحدة إن بيل وميلندا اتفقا على كل ما يتعلق بتقسيم الممتلكات والأصول التي يمتلكانها قبل إعلان قرار الانفصال. ويحتل غيتس، 65 سنة، المرتبة الرابعة بين أثرياء العالم، وفقا لقائمة فوربس التي أشارت إلى أن ثروته الشخصية تبلغ حوالي 124 مليار دولار. وشارك غيتس في تأسيس شركة مايكروسوفت، التي تحولت إلى أكبر شركة برمجيات على مستوى العالم، في السبعينيات من القرن العشرين واستمر في العمل بنظام الدوام الكامل في الشركة حتى عام 2008. ويرجح أن ثروة الزوجين تتضمن عقارات تقدر بملايين الدولارات في ولايات واشنطن، وفلوريدا، ووايومنغ. ويقع مقر الإقامة الرئيسي الذي كان الزوجان يعيشان فيه في مادينا في واشنطن، ويرجح أن قيمته تقدر بحوالي 127 مليون دولار.
https://www.bbc.com/amharic/news-55345219
https://www.bbc.com/arabic/science-and-tech-55291691
ሃከሩ በትክክል መገመት የቻለው የፕሬዝደንት ትራምፕ የትዊተር ፓስዎርድ - “MAGA2020!” የሚል ነው። ቪክተር ጌቬርስ የተባለው ሃከር ፓስዎርድ ገምቶ ወደ ፕሬዝደንቱ የትዊተር አካውንት ዘልቆ መግባቱ አያስከስሰውም ተብሏል። የኔዘርላንድስ ዐቃቤ ሕግ ቪክተር ይህን የፈጸመው “ስነ-ምግባርን” በተከተለ መንገድ ነው ብሏል። ቪክተር ወደ ፕሬዝደንቱ ትዊተር አካውንት መግባቱን ያስታወቀው ጥቅምት 12 ላይ ሲሆን ለዚህም ማረጋገጫ ይሆኑት ዘንድ ‘ስክሪንሾትስ’ አጋርቶ ነበር። በወቅቱ ግን ዋይት ሃውስ የፕሬዝደንቱ የትዊተር አካውንት ‘ሃክ’ አልተደረገም ሲል ትዊተር በተመሳሳይ የትራምፕ አካውንት ሃክ ስለመደረጉ ምልክት የለም ብሎ ነበር። የኔዘርላንድስ ዐቃቤ ሕግ ቪክተር ወደ ፕሬዝደንቱ አካውንቱ መግባቱን አረጋግጫለሁ ካለ በኋላም ቢሆን ትዊተር ለዚህ ማረጋገጫ ማግኘት አልቻልኩም ብሏል። ትዊተር የእውቅ ሰዎች እና ከአሜሪካ ምርጫ ጋር በተያያዘ መረጃ የሚያወጡ የትዊተር አካውንቶች ደህንነት የተጠበቀ ስለመሆኑ ለማረጋገጥ ተጨማሪ ጥብቅ እርምጃዎችን ሲወስድ ቀሞየቱን አስታውቋል። ከኔዘርላንድ ዐቃቤ ሕግ ማረጋገጫ በኋላ ዋይት ሃውስ በጉዳዩ ላይ ያለው ነገር ይለም። ቪክተር ጌቬርስ በሳይበር ደህንነቶች ላይ ጥናት በማከናወን ዝናን የታረፈ ሲሆን የሚሰራቸው የጥናት ስራዎች የሳይበር ደህንነትን እንዴት ማረጋገጥ እንደሚቻል የሚጠቁሙ ናቸው። ቪክተር ከአራት ዓመታት በፊትም በተመሳሳይ እርሱ እና ጥናት አድራጊ አጋሮቹ የፕሬዝደንት ትራምፕ የይለፍ ቃል “yourefired” በትክከል በመገመት ወደ ትዊተር አካውንታቸው መግባት ችለው እንደነበረ ተናግሯል። ቪክተር የፕሬዝደንቱን የትዊተር የይለፍ ቃል በትክክል መገመቱም እንዳስደሰተው ተናግሯል። “ይህ ለግል ጥረቴ ብቻ ሳይሆን በኢንተርኔት ላይ የሰዎችን ተጋላጭነት ለመቀነስ በበጎ ፍቃድ ለሚሰሩ ሁሉ ደስታን የሚሰጥ ነው'' ብሏል። ትራምፕ በግል ከሰዎች ጋር ይለዋወጡት የነበረውን መልዕክት እና ፎቶግራፎች እንዲሁም፤ ትራምፕ “ብሎክ” ያደረጓቸውን ሰዎች ዝርዝር ጭምር ቪክተር ሳይመለከት አልቀረም ተብሏል። የኔዘርላንድስ ፖሊስ በምርመራው ያገኘውን መረጃ ለአሜሪካ ባለስልጣናት ልኳል። ፕሬዝደንት ትራምፕ በትዊተር ገጻቸው ላይ 89 ሚሊዮን ተከታዮች አሏቸው
في ذلك الوقت، نفى البيت الأبيض أن يكون قد اختُرق لكن السلطات الهولندية قررت عدم معاقبة فيكتور جيفيرز، مرجعين الأمر إلى أن أفعاله جاءت "بدافع أخلاقي". ونشر جيفيرز ما قال إنها صور لحساب ترامب في 22 أكتوبر/ تشرين الأول، الذي "اخترقه" خلال المراحل الأخيرة من الانتخابات الرئاسية الأمريكية. لكن في ذلك الوقت، نفى البيت الأبيض أن يكون الحساب قد اخُترق وقال موقع تويتر إنه ليس لديه دليل على ذلك. جيفيرز شارك سابقا لقطة الشاشة هذه التي يبدو أنها تظهره وهو يعدل معلومات ملف تعريف ترامب على تويتر وفي إشار إلى التطورات الأخيرة الواردة من هولندا، قال تويتر: لم نر أي دليل يدعم هذا الادعاء، بما في ذلك ما نشر في هولندا. لقد نفذنا بشكل استباقي إجراءات تأمين الحساب لمجموعة معينة من حسابات تويتر البارزة والمتعلقة بالانتخابات في الولايات المتحدة، بما في ذلك الفروع الفيدرالية للحكومة". مواضيع قد تهمك نهاية ولم يرد البيت الأبيض على طلب لمزيد من التعليقات. وقال جيفيرز إنه سعيد للغاية بالنتيجة. وقال: "هذا لا يتعلق بعملي فحسب، بل يتعلق بجميع المتطوعين الذين يبحثون عن نقاط الضعف في الإنترنت". وقال الباحث المرموق في مجال الأمن السيبراني، إنه كان يجري عملية مسح شبه منتظمة لحسابات تويتر الخاصة بمرشحين بارزين في الانتخابات الأمريكية، في 16 أكتوبر/ تشرين الأول، عندما خمن كلمة مرور الرئيس ترامب. وقالت الشرطة الهولندية: لقد كشف المخترق بيانات تسجيل الدخول بنفسه". وأضافت "صرح لاحقا للشرطة بأنه كان يحقق في مدى أمان كلمة المرور بسبب ما يمكن أن ينتج في حال ما تم الاستيلاء على حساب تويتر هذا قبل فترة وجيزة من الانتخابات الرئاسية". وأضافوا أنهم أرسلوا إلى السلطات الأمريكية النتائج التي توصلوا إليها. وكان جيفيرز قد أخبر الشرطة أن لديه الكثير من الأدلة على "الاختراق". اكتشف فيكتور جيفيرز ثغرات أمنية في البرامج والمواقع الإلكترونية لمدة 22 عاما نظريا وفي حال ما صح الحديث عن تمكن جيفيرز من الولوج إلى حساب ترامب فإن هذا يعني أنه كان بإمكانه رؤية ·صور ورسائل خاصة ·التغريدات ذات الإشارات المرجعية الخاصة ·عدد الأشخاص الذين حظرهم ·إلا أن حساب الرئيس، الذي يضم 89 مليون متابع، أصبح الآن آمنا. لكن تويتر رفض الإجابة على الأسئلة المباشرة من بي بي سي ، بما في ذلك ما إذا كان الحساب يتمتع بخاصية أمان إضافية أو ما إذا كانت البيانات قد أظهرت عملية دخول غير معروف. وفي وقت سابق من هذا العام، ادعى جيفرز أيضا أنه وباحثين أمنيين آخرين تمكنوا من الدخول إلى حساب ترامب على تويتر في عام 2016 باستخدام كلمة مرور "yourefired" مرتبطة بحسابات أخرى للرئيس على موقع تواصل اجتماعي أخر.
https://www.bbc.com/amharic/news-44234740
https://www.bbc.com/arabic/science-and-tech-44239262
የግላስኮው ዩኒቨርሲቲ ተመራማሪዎች እንዳሉት በትርፍ ሰዓታቸው ሳይቀር በቴሌቪዥንና በኮምፒዩተር ስክሪኖች ላይ ጊዜያቸውን የሚያሳልፉ 39 ሺህ የሚሆኑ ሰዎችን መረጃ ተንትኗል። በጥናቱ መሰረትም በስክሪኖች ላይ ረጅም ሰዓት የሚያጠፉ ሰዎች አነስተኛ ቆይታ ካላቸው ሰዎች ጋር ሲነፃፀር የጤና ሁኔታቸው በእጥፍ የተዳከመ ሆኖ አግኝተውታል። ከጥናቱ መሪዎች አንዱ የሆኑት ፕሮፌሰር ጃሰን ጊል እንዳሉት የጥናቱ ግኝት የህብረተሰብ ጤና መመሪያ ላይ ለውጥን ሊያስከትል ይችላል፤ ለልብ ህመም ሲዳርግ ሞትንም ያፋጥናል ብለዋል። "የየሰዉ ረጅም ሰዓት የመቀመጥ ልማድ ሊለያይ ይችላል፤ ነገር ግን ከስክሪን ላይ የምናሳልፈው ጊዜ ከመጠን ያለፈ ከሆነ በአጠቃላይ ጤናን እንደሚጎዳ አመላክቷል ብለዋል። የሰውነት አቋም፣ ጥንካሬና የሰውነት እንቅስቃሴ ላይ አሉታዊ ተፅእኖ ያሳድራል ሲሉ ጨምረው ተናግረዋል። የጥናቱ ውጤትም ለተጠቀሱት የጤና እክሎች ከሚዳርጉ ሌሎች ምክንያቶች ማለትም ሲጋራ ማጨስ፣ የአመጋገብ ሥርዓት እንዲሁም ከማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ደረጃ ነፃ ሆኖ የተካሄደ ነው ። የጥናቱ ፀሃፊ ዶክተር ካርሎስ በበኩላቸው "ዝቅተኛ የሰውነት አቅም፣ ጥንካሬ፣ የሰውነት አቋምና የሰውነት እንቅስቃሴ ያላቸው ሰዎች ረጅም ሰዓት የመቀመጥ ልምዳቸውን በመቀነስ ቀድመው ሊከላከሉት ይችላሉ'' ሲሉ መክረዋል።
وحلل باحثون بجامعة غلاسكو مقدار الوقت الذي أمضاه 390089 شخصا أمام شاشات التلفزيون والكمبيوتر أثناء وقت الفراغ. ووجد الباحثون أن العلاقة بين قضاء الكثير من الوقت أمام الشاشة وتدهور الحالة الصحية كان أقوى بمقدار الضعف بين الأشخاص الذين تنخفض لديهم مستويات اللياقة. وقال الأستاذ الجامعي جيسون جيل، أحد معدي الدراسة، إن النتائج قد تؤثر على توجيهات الصحة العامة. ويسود اعتقاد بأن الفترة التي يمضيها الفرد أمام الشاشات في أوقات الفراغ هي أحد العوامل المساهمة في نمط السلوك كثير الجلوس، والذي يرتبط بزيادة احتمالات الوفاة والإصابة بأمراض القلب والأوعية الدموية. وقال جيل "أظهرت دراستنا أن المخاطر المرتبطة بالسلوكيات التي تتسم بقلة الحركة قد لا تكون هي نفسها بالنسبة للجميع، إذ أن العلاقة بين الجلوس أمام الشاشة خلال وقت الفراغ والنتائج الصحية السلبية تكون أقوى بالنسبة للأشخاص الذين تنخفض لديهم مستويات النشاط البدني أو اللياقة البدنية أو القوة". وأضاف "سيكون لذلك آثار محتملة على إرشادات الصحة العامة. وإذا كانت النتائج سببية، فإن هذه البيانات تشير إلى أن استهداف الأشخاص الذين لديهم لياقة بدنية وقوة أقل بهدف تقليل سلوكهم الذي يتسم بقلة الحركة ربما يكون أسلوبًا فعالًا". وحلل الباحثون سلوك 390089 شخصا من البنك الحيوي في المملكة المتحدة. ووجد الباحثون أن قضاء الكثير من الوقت أمام الشاشات مرتبط بارتفاع خطر "الوفاة لشتى الأسباب"، بالإضافة إلى ارتفاع احتمالات الإصابة بأمراض القلب والسرطان. ولم تأخذ النتائج في الحسبان النشاط البدني وقوة قبضة اليد ومؤشر كتلة الجسم والتدخين والنظام الغذائي، وعوامل مربكة أخرى، بما في ذلك الوضع الاجتماعي والاقتصادي.
https://www.bbc.com/amharic/news-56398439
https://www.bbc.com/arabic/world-51888901
ከዚህ ቀደም 30 ያህል አገራት ላይ ተመሳሳይ እርምጃ የወሰደችው እንግሊዝ አሁን ደግሞ ከዝርዝሩ ውስጥ ኢትዮጵያ፣ ኳታርን፣ ኦማንንና ሶማሊያን ማካተቷን አስታውቃለች። አገሪቱ ለዚህ እንደምክንያት ያቀረበችው እየተካሄደ ያለው የወረርሽኙ ክትባት መስጠት ዘመቻ ወሳኝ ደረጃ ላይ ባለበት ወቅት በደቡብ አፍሪካ በብራዚል የተገኙትን የመሰሉ አዲስ አይነት የኮሮናቫይረስ ዝርያዎችን ለመከላከል ነው ተብሏል። ከኮሮናቫይረስ ጋር በተያያዘ በእንግሊዝ "ቀዩ ዝርዝር" ውስጥ ከተካተቱት ከኢትዮጵያና ከሦስቱ አገራት ከአርብ መጋቢት 10/2013 ዓ.ም ቀደም ብሎ ካሉት አስር ቀናት ጀምሮ ጉዞ ያደረጉ ወይም በዚያ ያለፉ ሰዎች ወደ እንግሊዝ እንዲገቡ አይፈቀድላቸውም። ተጓዦቹ የብሪታኒያ ወይም የአየርላንድ ዜጎች ወይም የረጅም ጊዜ ቪዛን ጨምሮ የመኖሪያ ፈቃድ ያላቸው ከሆኑ ግን እንዲገቡ የሚፈቀድላቸው ሲሆን፤ ነገር ግን በመንግሥት እውቅና ባላቸው ማቆያዎች ውስጥ ለ10 ቀናት ተለይተው እንዲቆዩና በሁለተኛና በ8ኛ ቀናቸው የኮሮናቫይረስ ምርመራ ማድረግ ይጠበቅባቸዋል። ከተጓዦች በተጨማሪም ከተጠቀሱት አገራት በሚመጡ የንግድና የግል አውሮፕላኖች ላይም እገዳ ይጣላል። ይህ ግን የጭነት አውሮፕላኖችን እንደማይመለከት የወጣው መግለቻ አመልክቷል። መግለጫው ጨምሮም እዚህ ውሳኔ ላይ የሚደረሰው በሽታውን በተመለከተ የተለያዩ መረጃዎችን መሠረት በማድረግ መሆኑን ጠቅሶ ከዚህ ውስጥም በየአገራቱ በሕብረተሰቡ ውስጥ ያለው የቫይረሱ ዝርያ እና የስጋት ደረጃ በዋናነት የሚጣዩ ናቸው። የአገራቱን ዝርዝር በተመለከተም በየጊዜው እየተፈተሸ የሚጨመሩና የሚቀነሱ አገራት የሚኖሩ ሲሆን አሁን ከተጨመሩት በተቃራኒው ከዚህ በፊት ዝርዝሩ ውስጥ የነበሩት አውሮፓዊቷ ፖርቱጋልና አፍሪካዊተወ ሞሪሺየስ እንደሚወጡ ተገልጿል። እንግሊዝ በኮሮረናቫይረስ ስጋት ምክንያት የጉዞ ዕገዳ የታለችባቸው አገራት ከ30 በላይ ሲሆኑ ከእነዚህም ውስጥ አብዛኞቹ ደቡብ አፍሪካን ጨምሮ የአፍሪካ፣ የመካከለኛው ምሥራቅና የደቡብ አሜሪካ አገራት ናቸው።
يقول الرئيس ترامب إن الإجراءات ستجعل من الممكن التغلب على الفيروس وقد دخل حظر السفر، الذي فرضه الرئيس الأمريكي دونالد ترامب على المسافرين القادمين من 26 دولة أوروبية، حيز التنفيذ اليوم السبت في إطار خطة الطوارئ لمواجهة أزمة فيروس كورونا. ويسري الحظر على غير الأمريكيين، الذين كانوا في دول منطقة شينغن خلال 14 يوماً قبل السفر إلى الولايات المتحدة. ووصل عدد الإصابات في الولايات المتحدة إلى ألفين و488 إصابة وعدد الوفيات بالفيروس إلى 51 حالة وفاة. وكان ترامب قد أعلن حالة طوارئ وطنية، مما يسمح له بتخصيص نحو 50 مليار دولار من أموال الإغاثة لمكافحة الفيروس. مواضيع قد تهمك نهاية وتواجه إدارة ترامب انتقادات، لفشلها في توفير اختبارات واسعة النطاق للكشف عن المصابين بالفيروس للأمريكيين. في تطورات أخرى اليوم السبت: من ناحية أخرى، استدعت واشنطن الجمعة السفير الصيني، للاحتجاج على تصريحات دبلوماسي صيني، بأن الجيش الأمريكي ربما جلب الفيروس إلى الصين. ونشأ فيروس كورونا المستجد في مقاطعة هوبي الصينية، أواخر العام الماضي. مسافرون في أحد المطارات في نيويورك لكن المعدلات اليومية للإصابات الجديدة تتباطأ في الصين، ما يجعل أوروبا "مركز" الجديد للوباء. وسجلت إيطاليا أمس الجمعة أعلى حصيلة يومية للوفيات، بلغت 250، ليصل العدد الإجمالي إلى 1266 حالة وفاة، مع 17660 إصابة. وفي خطوة تهدف إلى تنسيق الجهود الدولية لمكافحة الوباء بشكل أفضل، سيعقد قادة مجموعة الدول الصناعية السبع قمة أزمة، عبر مؤتمر بالفيديو الاثنين المقبل. ماذا أعلن ترامب أيضا؟ كما أعلنت نانسي بيلوسي، رئيسة مجلس النواب الأمريكي، يوم الجمعة أنها توصلت إلى اتفاق مع البيت الأبيض، بشأن حزمة لمساعدة الأشخاص المتضررين من تفشي المرض. وتشمل تلك المساعدات منح المصابين إجازة مرضية مدفوعة الأجر لمدة أسبوعين، وما يصل إلى ثلاثة أشهر من الإجازة العائلية والطبية مدفوعة الأجر، وتوفير اختبار الفيروس مجاناً لأولئك الذين لا يملكون ضماناً صحياً ولا يحصلون على معونة غذائية. وفي وقت متأخر من الجمعة، تم تمرير مشروع قانون للإغاثة، حظي بدعم الحزبين الجمهوري والديمقراطي بأغلبية ساحقة في مجلس النواب. هل يحتاج ترامب للخضوع لاختبار الفيروس؟ ويواجه الرئيس ترامب المزيد من الالحاح لتفسير سبب عدم خضوعه لاختبار فيروس كورونا، بعد ورود تقارير تفيد بأنه كان بصحبة أشخاص ثبتت إصابتهم مؤخرا، لكنه قال إنه لا يعاني من أعراض ولا حاجة لإجراء اختبار. لكنه أضاف أنه قد يخضع قريبا إلى اختبار. كان ترامب قد أعلن عن حظر الرحلات الجوية، القادمة من دول منطقة شنغن الأوربية في كندا، دخل رئيس الوزراء جاستين ترودو فترة حجر ذاتي لمدة 14 يوما، بعد أن ثبتت إصابة زوجته بالفيروس. وبينت الاختبارات الطبية أن الرئيس البرازيلي، جايير بولسانارو، غير مصاب بفيروس كورونا على الرغم من إصابة أحد مساعديه، وقد التقى الرجلان مسؤولين أمريكيين من بينهم الرئيس ترامب، ونائبه مايك بنس مؤخرا. كما جاءت نتائج اختبار القائم بأعمال سفير البرازيل في واشنطن، نيستور فورستر، إيجابية. وكان الرجل حاضرا أيضا في حفل العشاء مع ترامب، وذلك حسبما نقلت قناة غلوبال نيوز. ما هي حالة الطوارئ الوطنية؟ يمنح قانون ستافورد لعام 1988 الرئيس وحده سلطة إصدار أوامر للوكالة الفيدرالية لإدارة الطوارئ (Fema) بتنسيق الاستجابة الوطنية "للكوارث الطبيعية" داخل الولايات المتحدة. وقال دونالد ترامب إن "الطوارئ الوطنية" كلمتان كبيرتان للغاية، لكن الإعلان يبدو أكثر إثارة مما هو عليه، كما يقول مراسل بي بي سي أنتوني زورتشر. وتوجد حاليا أكثر من 30 حالة طوارئ وطنية سارية المفعول. وأعلن ترامب العديد من حالات الطوارئ الوطنية خلال رئاسته، بما في ذلك واحدة العام الماضي، لإعادة توجيه الأموال المخصصة لوزارة الدفاع لبناء جدار، على الحدود الجنوبية مع المكسيك لمنع الهجرة غير الشرعية. وهذه هي المرة الأولى تستخدم فيها حالة الطوارئ الوطنية لمحاربة وباء، منذ أن أصدر الرئيس السابق باراك أوباما أمرا مماثلا لمكافحة فيروس إنفلونزا الخنازير، وذلك في أكتوبر/ تشرين الأول عام 2009.
https://www.bbc.com/amharic/57326564
https://www.bbc.com/arabic/world-57325606
የኮሌራ በሽታ ወረርሽኝ ሊቀሰቀስ እንደሚችል ከፍተኛ ስጋት መኖሩን ጠቅሶ በምስራቅ ጎማ ለሚገኙ ነዋሪዎች የንፁህ መጠጥ ውሃ አቅርቦት ጊዜ የማይሰጠው መሆኑን ገልጿል። ግንቦት 22 በኚራጎንጎ ተራራ በተከሰተ አሳተ ገሞራ ፍንዳታ ምክንያት የውሃ ማጠራቀሚያ እና ውሃ ማስተላለፊያ ቱቦወፐች ጉዳት ደርሶባቸዋል። በመቶ ሺህዎች የሚቆጠሩ ሰዎችም ወደ ቤታቸው መመለስ አልቻሉም። "የተፈናቀሉ ሰዎችን አስቸኳይ ፍላጎት ለማሟላት እየሠራን ቢሆንም በቂ አይደለም" ያሉት በዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ የቡድኑ ተልዕኮ ኃላፊ የሆኑት ማጋሊ ሩዳውት ናቸው። "ሰዎችን እንድንረዳ ሌሎች ሰብዓዊ ድርጅቶች አስቸኳይ ድጋፍ እንዲሰጡን እንጠይቃለን" ብለዋል። ድንበር የለሹ የህክምና ቡድን በአቅራቢያው በሚገኘው በሴክ ከተማ "ከ100,000 እስከ 180,000 የሚደርሱ ነዋሪዎች በአብያተ ክርስቲያናት፣ ትምህርት ቤቶች፣ መስጊዶች እና በጎዳናዎች በተጠለሉበት የህክምና አገልግሎት እየሰጡ መሆኑን" አስታውቀዋል። ከጎማ 10 ኪ.ሜትር ርቀት ላይ በሚገኘው የኚራጎንጎ ተራራ ከ10 ቀናት በፊት እሳተ ገሞራ በመከሰቱ የ32 ሰዎች ህይወት ማለፈፉን የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት አስታውቋል። በዓለም ላይ በጣም ንቁ ከሆኑት እሳተ ገሞራዎች መካከል አንዱ ከፈነዳ ጀምሮ ብዙ የመሬት መንቀጥቀጦች ተከስተዋል። የአደጋ ተጋላጭነት ባለሙያዎችን እሳተ ገሞራው ያለበትን ደረጃ ለመገምገም ድሮን (አነስተኛ ሰው አልባ አውሮፕላኖች) አሰማርተዋል።
وتقول المنظمة إن الكوليرا مستوطنة في المنطقة وتشكل خطرا كبيرا، كما أن هناك حاجة ملحة لتزويد الناس في مدينة غوما الشرقية بمياه الشرب. وأدى ثوران بركان جبل نييراغونغو، في 22 مايو/آيار، إلى تضرر خزان مياه رئيسي وأنابيب التوزيع. ولا يستطيع مئات الآلاف من الأشخاص العودة إلى ديارهم حتى الآن. وقالت ماجالي رود، رئيسة بعثة منظمة أطباء بلا حدود في جمهورية الكونغو الديمقراطية: "نساعد في تلبية الاحتياجات العاجلة للنازحين، لكن هذا لا يكفي". مواضيع قد تهمك نهاية وأضافت "نطالب بدعم عاجل من المنظمات الإنسانية الأخرى لمساعدة الناس". وقالت منظمة أطباء بلا حدود إن فرقها كانت تقدم خدمات طبية في بلدة ساكي القريبة، "حيث يتجمع ما بين 100 ألف و 180 ألف شخص في الكنائس والمدارس والمساجد وفي الشوارع". وتقول الأمم المتحدة إن جبل نييراغونغو، على بعد 10 كيلومترات من غوما، أطلق حمما قبل 10 أيام، مما أسفر عن مقتل 32 شخصا. كانت هناك العديد من الهزات الأرضية منذ ثوران أحد أكثر البراكين نشاطا في العالم. في محاولة لتقييم مستوى المخاطر، قام الخبراء بإدخال طائرات بدون طيار إلى فوهة بركانية ثانية، تخرج منها الحمم المنصهرة.
https://www.bbc.com/amharic/news-43409082
https://www.bbc.com/arabic/scienceandtech/2011/09/110929_china_space
ከምድር 2700 ኪሜ ርቆ በጥልቅ ውቅያኖስ ላይ በአውትራሊያ፣ ኒው ዚላንድ እና ደቡብ አሜሪካ መካከል የሚገኝ አንድ ሥፍራ አለ። ይህ ሰው በማይደርስበት የውቅያኖስ ጥግ የሚገኝ ሥፍራ ታዲያ የሳተላይት ባለሙያዎችም ትልቅ ትኩረት ስቧል። ምክንያቱም በምድር ዙሪያ የሚዞሩት ሳተላይቶች የሚያርፉት በዚያ ቦታ ነውና። ከጠፈር የሚመለሱ አነስተኛ መጠን ያላቸው ሳተላይቶች የሚቃጠሉ ሲሆን ትልልቆቹ ግን ስብርባሪያቸውም ቢሆን መሬት ሊደርስ ይችላል። ሰው በሚኖርባቸው አካባቢዎች ተከስክሰው ጉዳት እንዳያደርሱ በሚል ሰው የማይደርስበት የውቅያኖስ ክፍል ላይ እንዲወደቁ ይደረጋል። የይህ ቦታ ከጠፈር ለሚመለሱ ሳተላይቶቹ የቀብር ስፍራቸው ነው። እስካሁን ከ260 በላይ የሚሆኑ ሳተላይቶች ቀብራቸውን እዚህ ሥፍራ የፈፀሙ ሲሆን አብዛኛዎቹ ደግሞ የሩሲያ ንብረት ናቸው። በአውሮፓውያኑ 2001 በአካባቢው የተበታተነ አንድ 120 ቶን የሚመዝን ሳተላይትን ስብርባሪ አንዳንድ አሳ አስጋሪዎች ሰማይ ላይ እንዳዩት ተናግረው ነበር። በዓመት ውስጥ ብዙ ጊዜ ወደ ዓለም አቀፍ የጠፈር ምርምር ጣቢያ ዕቃዎችን የሚያጓጉዝ ሳተላይት የጣቢያውን ቆሻሻ ይዞ በዚህ ቦታ ይቃጥላል። ቁጥጥር ስለሚደረግበትም በዚህ ምክንያት ማንም ላይ ጉዳት አይደርስም። በአካባቢው ያለው ውሃ ለአሳ የሚሆን ምግብ ስለማይዝ የአሳ ማስገር ስራ አይከናወንም። ይህንን ማንም ያልደረሰበትን ቦታ ወደ ፊት በዓለም አቀፉ የስፔስ ጣቢያ የሚጎበኝ ነው። አሁን ያለው ዕቅድ በውቅያኖስ የማይደረስበት ሥፍራ ላይ ሳተላይቶችን በተጠና መልኩ ከስራ ውጭ እንዲሆኑ ማድረግ ነው። አንዳንድ ጊዜ ከምድር ያሉ ተቆጣጣሪዎች ከሳተላይቶቹ ጋር ግንኙነታቸው ከተቋረጠ ሳተላይቱን ወይንም የጠፈር ጣቢያውን በደቡባዊ ፓስፊክ እንዲወድቅ ማድረግ አይቻልም። ይህ ነገር 36 ቶን በምትመዝነዋና በደቡብ አፍሪካ በአውሮፓውያኑ 1991 የተከሰከሰችው 'ሳልየት 7' እና በ1979 አውስትራሊያ የወደቀችው 'አሜሪካን ስካይ ላብ' ላይ አጋጥሟል። እስከሚታወቀው ድረስ ምድር ላይ ያለ ሰው በሳተላይት ስብርባሪ ስለመጎዳቱ ምንም መረጃ የለም። ከመስከረም 2018 ጀምሮ ባሉት አራት ወራት የቻይናዋ ቲያንጎንግ - 1 ወደ ምድር ትመለሳለች። ይህች የመጀመሪያዋ የቻይና ሳተላይት በ2011 ነነበር እንድትመነጠቅ የተደረገው። የቲያንጎንግ - 1 በድጋሚ ወደ ዑደቱ ከመግባቷ በፊት ከጥቅም ውጭ እየሆነች ነው። ሆኖም ከቻይና መሃንዲሶች ቁጥጥር ውጭ በመሆኑ አቃጥለው በደቡባዊ ፓስፊክ እንዲከሰከስ ለማደረግ አልቻሉም። ሰሳተላይቷ ከመቃጠሉ ጥቂት ሰዓታቶች በፊት በእርግጠኝነት የምትወድቅበትን ቦታ መለየት ባይቻልም ቦታው ከሰሜናዊ ስፔን እስከደቡባዊ አውስትራሊያ ያለውን ቀጠና ያካልላል።
ستتم مراقبة تيانغونغ من الأرض ولن يكون هناك رواد فضاء في المختبر اسطواني الشكل في الفترة الأولى، لكن من المتوقع أن يزور فريق فضائي المختبر البالغ طوله 10.5 مترا خلال العام المقبل. ويمثل تيانغونغ التكنولوجيا التي تحتاجها الصين لبناء محطة فضاء مكتملة، وهو الأمر الذي وعدت بتحقيقه بنهاية العقد الحالي. ومن المقرر أن يطلق المختبر تيانغونغ إلى الفضاء على متن الصاروخ "لونغ مارش 2 اف". وقالت وسائل الإعلام المحلية إن عملية الإقلاع ستتم في مركز (جيوكوان ساتلايت) في اقليم جانسو بين الساعة 21:16 والساعة 21:31 بالتوقيت المحلي (13:16 إلى 13:31 غرينيتش). التحام وسيوضع تيانغونغ في مدار شبه دائري حول الأرض على بعد بضعة مئات الكيلومترات. وسيعمل المختبر بصورة مستقلة وتتم مراقبته من الأرض. وبعد عدة أسابيع ستطلق الصين مركبة فضائية أخرى من دون رواد فضاء. وستعمل وكالة الفضاء الصينية على ربط المختبر تيانغونغ بالمركبة شينزو 8. ويقول معلقون مختصون في شؤون الفضاء إن التكنولوجيا الروسية أو تكنلوجيا مشابهة لها ستستخدم في عملية الالتحام بين المركبة والمختبر. يذكر أن إمكانية تحقيق الالتحام هي شرط أساسي لتجميع أي جسمين كبيرين في الفضاء. وإذا تمت عملية الالتحام بنجاح، فإن المركبتين شينزو 9 وشينزو 10 ستقومان بنفس المهمة عام 2012 وعلى متنيهما رواد فضاء. ثلاث مراحل ومن المتوقع أن يعيش رواد الفضاء، وعددهم ما بين اثنين إلى ثلاثة في الرحلة الواحدة، على متن المركبتين الملتحمتين لفترة قد تصل إلى اسبوعين. يذكر أن الصين تهدف إلى بناء محطة فضاء يبلغ وزنها 60 طنا حوالي عام 2020. ويعتبر إطلاق المختبر تيانغونغ، وتعني القصر الضخم باللغة الصينية، كمرحلة ثانية فيما تصفه السلطات الصينية باستراتيجية المراحل الثلاث. وكانت المرحلة الأولى هي تطوير نظام عمل المركبة شينزو، ومن ثم المرحلة الثانية المتمثلة في التقنيات المطلوبة للمشي في الفضاء والالتحام وهي التي تجرى الآن، وأخيرا بناء المحطة الفضائية. وستكون المحطة الفضائة أصغر بكثير من المحطة الفضائية التي تديرها الولايات المتحدة وروسيا وأوروبا وكندا واليابان والبالغ وزنها 400 طن. لكن مجرد وجود محطة فضاء صينية سيمثل، على الرغم من ذلك، انجازا بارزا في مجال الفضاء. ويقول مسؤولون إن المحطة الفضائية الصينية ستزود باحتياجاتها بنفس الطريقة التي تمد بها السفن الروبوتية محطة الفضاء الدولية بالوقود والغذاء والماء والهواء وقطع الغيار. وكان هناك حديث عن امكانية انضمام الصين إلى محطة الفضاء الدولية إلى جانب الولايات المتحدة وروسيا والشركاء الآخرين، حيث يؤهلها إلى ذلك تبنيها للعديد من المعايير الهندسية الروسية. وترى أوروبا أن انضمام المزيد من الشركاء إلى المحطة الدولية يمكن أن يوزع تكلفتها العالية.
https://www.bbc.com/amharic/news-44920809
https://www.bbc.com/arabic/world-52009007
ፖሊሶች ጥቃቱ የደረሰበትን ቅጽበት በመገበያያ ማዕከሉ በተቀረጸ ቪድዮ ተመልክተዋል የማዕከላዊ እንግሊዝ ዎርሲስተር ግዛት ፖሊሶች እንደተናገሩት ሶስቱ ተጠርጣሪዎች ሆነ ብለው ጨቅላውን አጥቅተዋል። ጥቃቱ የተፈጸመው ቅዳሜ እለት ሆም ባርጌንስ በተባለ መገበያያ መደብር አቅራቢያ ነበር። የጨቅላው ቤተቦች በህጻናት ጋሪ ውስጥ ልጃቸውን አስቀምጠው በነበረበት ወቅት የ 22፣ የ 25 እና የ 26 እድሜ ያላቸው ተጠርጣሪዎች ጨቅላው ላይ አሲድ ደፍተዋል። • አሲድን እንደ መሳሪያ • የተነጠቀ ልጅነት • ክሳቸው ተቋርጦ ከእስር የተለቀቁ ግለሰቦች ለዳግም እስር እየተዳረጉ ነው ተባለ ጨቅላው ፊቱና ክንዱ ላይ ጉዳት ደርሶበት ወደ ህክምና መስጫ ተወስዷል። ለጊዜው ወደቤቱ ቢመለስም የአሲድ ጥቃቱ ለዘለቄታው የሚያስከትልበት ጉዳት አልታወቀም። ተጠርጣሪዎቹ አሰቃቂ አካላዊ ጉዳት ለማድረስ በመመሳጠር በሚል ክስ ለንደን ውስጥ ታስረዋል። ሶስቱ ግለሰቦች ጨቅላው ላይ አሲድ የደፉበት ምክንያት እስከአሁን አልታወቀም። ቶኒ ጋርነር የተባሉ መርማሪ እንዳሉት የጥቃቱ ዜና ከተሰማበት ቅጽበት አንስቶ የአካባቢው ማህበረሰብ መረጃ በማቀበል ተጠርጣሪዎቹ እንዲያዙ ተባብሯል። • አሥመራ፡ የአዛውንቶች ከተማ • አብረሃም መብራቱ፡ «ቡድኑን ስኬታማ የማድረግ ሕልም አለኝ» በርካቶች ኢሰብአዊውን ጥቃት እየኮነኑ ይገኛሉ። "ጨቅላ ላይ እንዲህ ያለ ጥቃት መፈጸም ያስጸይፋል። ጥቃቱ መላው አለምን የሚያስደነግጥም ነው" ሲሉ መርማሪውን ሀዘኔታቸውን ገልጸዋል።
منطقة "باينز بارك" في هيتشين، جنوبي إنجلترا. واقترب ثلاثة أشخاص في منطقة "باينز بارك" بمدينة هيتشين في مقاطعة هيرتفوردشير، جنوبي إنجلترا، من الزوجين، وسعلوا في وجههما بغرض إخفاتهما من العدوى بفيروس كورونا، ووقعت مشاجرة عندما تدخل أحد المارة للدفاع عنهما، ما أسفر عن إصابة الزوجة في وجهها. واستجوبت الشرطة ثلاثة صبيان( 16 و 18 و 19 عاما)، وقالت إن امرأة مسنة، في السبعينيات من عمرها، نقلت إلى المستشفى لإجراء فحوصات طبية وخرجت بعد ذلك، كما تضررت سيارتها في الحادث. وقالت الشرطة إن الرجل الذي تدخل أصيب بكدمات أيضاً. وأطلق سراح المشتبه بهم بعد الانتهاء من استجوابهم، إلا أن التحقيق في الحادث لا يزال سارياً. مواضيع قد تهمك نهاية وهناك أكثر من 5600 حالة إصابة بفيروس كورونا أكدت عبر الفحص المختبري في بريطانيا حتى الآن، ولكن الرقم الحقيقي للإصابات أعلى بكثير. ومن المتوقع أن يُقر مجلس العموم تشريعا عاجلا يمنح الحكومة "سلطات كاسحة" على شتى مناحي الحياة في بريطانيا بصورة لم تشهدها البلاد منذ نهاية الحرب العالمية الثانية. والسلطات الجديدة ستخول الشرطة حق إنهاء التجمعات وإجبار الناس على العودة إلى منازلهم للحد من انتشار المرض. ووفقا لمشروع القانون سيكون لدى الشرطة ومسؤولي الهجرة والصحة العامة سلطات خاصة لاحتجاز من يرفضون اتباع التعليمات الطبية للحد من انتشار الفيروس لمدة أسبوعين على الأقل.
https://www.bbc.com/amharic/news-54527534
https://www.bbc.com/arabic/science-and-tech-54518397
የ25 ዓመቱ ግለሰብ ከሳምባው በቂ ኦክስጅን ወደ ሰውነቱ መዘዋወር ስላልቻለ ሆስፒታል ገብቷል። በድጋሚ በቫይረሱ የመያዝ እድል አነስተኛ ሲሆን፤ ግለሰቡም እያገገመ ይገኛል። የኔቫዳ ነዋሪ የሆነው ግለሰብ በተለየ ሁኔታ ለኮቪድ-19 ተጋላጭ የሚያደርገው ህመም ወይም በሽታ የመቋቋም ኃይል ውስንንነት የለበትም። ግለሰቡ ከመጋቢት እስከ ሰኔ ድረስ ያሳየው የበሽታው ምልክቶች ቀጣዮቹ ናቸው፦ ሳይንቲስቶች እንደሚሉት ግለሰቡ ሁለት ጊዜ በቫይረሱ ተይዟል። መጀመሪያ የያዘው ቫይረስ ተደብቆ በድጋሚ አላገረሸበትም። የሁለቱ ቫይረሶች የዘረ መል ቅንጣት የተለያየ ነው። በኔቫዳ ዩኒቨርስቲ መመህር የሆኑት ዶ/ር ማርክ ፓንዶሪ “ቀደም ያለ ኢንፌክሽን ለሁለተኛ ጊዜ በበሽታው ከመያዝ እንደማያድን ግኝታችን ይጠቁማል። ለሁለተኛ ጊዜ በቫይረሱ የመያዝ እድል መኖሩ በሽታን ስለመከላከል አቅም ያለንን አመለካከት ይለውጣል” ብለዋል። ከበሽታው ያገገሙ ሰዎች የአፍና አፍንጫ መሸፈኛ ማድረግ፣ እጃቸውን አዘውትረው መታጠብ እና አካላዊ ርቀት መጠበቅ እንዳለባቸውም ዶክተሩ መክረዋል። ሳይንቲስቶች ገና ያልመለሷው ጥያቄዎች ሁሉም ሰው በሽታውን የመከላከል አቅም ያዳብራል? መጠነኛ ምልክት ያሳዩ ሰዎች በሽታውን መከላከል ይችላሉ? በሽታውን የመከላከል አቅም ለምን ያህል ጊዜ ይቆያል? የሚሉት ገና መልስ ያልተገኘላቸው ጥያቄዎች ናቸው። በሽታው በጊዜ ሂደት የሚያሳድርብንን ተጽዕኖ ለመረዳት እንዲሁም ክትባት ለማግኘትም እነዚህን ጥያቄዎች መመለስ ያሻል። እስካሁን በቫይረሱ ከተያዙ ከ37 ሚሊዮን በላይ ሰዎች ዳግመኛ በሽታው የያዛቸው እጅግ ጥቂቶቹ ናቸው። ከሆንግ ኮንግ፣ ቤልጄም እና ኔዘርላንድ የተገኘ መረጃ እንደሚያሳየው፤ ለሁለተኛ ጊዜ በበሽታው የተያዙ ሰዎች ከመጀመሪያው በበለጠ አልታመሙም። ኢኳዶር ውስጥ ግን ከመጀሪያው በላቀ የታመመ ሰው ነበር። ሰውነት ቫይረሱን የመቋቋም አቅም ስለሚያዳብር ለሁለተኛ ጊዜ በሽታው ሲከሰት ቀለል ይላል የሚል መላ ምት ነበር። አሜሪካ ያለው ግለሰብ በሁለተኛው ዙር ለምን በሽታው እንደጠናበት አልታወቀም። ምናልባትም ከመጀመሪያው በላቀ ከፍተኛ መጠን ላለው ቫይረስ ተጋልጦ ሊሆን ይችላል። ለመጀመሪያው ቫይረስ የዳበረው በሽታ የመከላከል አቅም ሁለተኛውን ዙር ከባድ አድርጎት እንደሆነም ይገመታል። የኢስት አንጅሊያው ፕ/ር ፖል ሀንተር “በሁለቱ ህመም መካከል ያለው ጊዜ አጭር መሆኑና ሁለተኛው ዙር ከመጀመሪያው መባሱ አሳሳቢ ነው” ይላሉ። የአሜሪካውን ግልሰብ የተመለከተው ጥናት ምን ይጠቁማል? ለሚለው ምላሽ ለመስጠት ገና ነው ብለዋል ፕ/ር ፖል።
كان من المفترض أن تكون الجولة الثانية من كوفيد - 19 أكثر اعتدالا كون الجسم تعلم محاربة الفيروس في المرة الأولى واحتاج الشاب البالغ من العمر 25 عاما إلى العلاج في المستشفى، بعد مشاكل في رئتيه، وقد تعافى الآن. ولا تزال حالات إعادة الإصابة بالفيروس نادرة. لكن الدراسة التي أجرتها مجلة لانسيت للأمراض المعدية تثير تساؤلات حول مقدار المناعة التي يمكن تكوينها ضد الفيروس. ولم يكن الشاب يعاني من أي مشاكل صحية أو ضعف مناعي معروف، يجعله عرضة بشكل خاص للإصابة بكوفيد - 19. تسلسل زمني لإصابة الرجل: • 25 مارس/آذار: النوبة الأولى من الأعراض، بما في ذلك التهاب الحلق والسعال والصداع والغثيان والإسهال. • 18 أبريل/نيسان: جاءت نتيجة اختباره إيجابية لأول مرة. • 27 أبريل/نيسان: اختفت الأعراض الأولية تماما. • 9 و26 مايو/أيار: جاءت نتائج فحوصه سلبية للفيروس مرتين. • 28 مايو/أيار: ظهرت عليه الأعراض مرة أخرى، وهذه المرة تشمل الحمى والصداع والدوخة والسعال والغثيان والإسهال. • 5 يونيو/حزيران: جاءت نتيجة اختباره إيجابية للمرة الثانية، وهو يعاني من نقص الأكسجين في الدم مع ضيق في التنفس. ويقول العلماء إن الشاب أصيب بفيروس كورونا مرتين. وقد أظهرت مقارنة الشيفرات الجينية للفيروس المأخوذة خلال كل نوبة من الأعراض أنها كانت مختلفة، بحيث لا يمكن أن تسببها العدوى نفسها. وقال الدكتور مارك باندوري من جامعة نيفادا "تشير نتائجنا إلى أن العدوى الأولى قد لا تحمي بالضرورة من العدوى في المستقبل". وأكد على أن "احتمال الإصابة بالعدوى مرة أخرى له تأثير مهم على فهمنا لمناعة كوفيد - 19". وقال إنه حتى الأشخاص الذين تعافوا يجب أن يستمروا في اتباع الإرشادات حول التباعد الاجتماعي وأقنعة الوجه وغسل اليدين. وكان من المفترض أن تكون الإصابة الثانية بكوفيد - 19 أكثر اعتدالا، كون الجسم تعلم محاربة الفيروس في المرة الأولى. ولا يزال من غير الواضح سبب إصابة الشاب، وهو من نيفادا، بنوبة مرض شديدة في المرة الثانية. وربما يكون قد تعرض لجرعة أكبر من الفيروس. ويحتمل أيضا أن تكون الاستجابة المناعية الأولية قد جعلت العدوى الثانية أسوأ. فقد تم توثيق ذلك مع أمراض مثل حمى الضنك، إذ تسببت الأجسام المضادة الناتجة عن الإصابة بإحدى سلالات الفيروس في مشاكل عند الإصابة بسلالة أخرى. وقال البروفيسور بول هانتر، من جامعة إيست أنجليا، إن الدراسة كانت "مقلقة للغاية". وأضاف "بالنظر إلى حقيقة أنه حتى الآن أصيب أكثر من 37 مليون شخص بالعدوى، كنا نتوقع أن نكون قد سمعنا بالعديد من الحوادث الأخرى إذا كانت مثل هذه الإصابات المبكرة جدا مع المرض شائعة". وأوضح "من السابق لأوانه أن نقول على وجه اليقين ما هي الآثار المترتبة على هذه النتائج لأي برنامج مناعي. لكن هذه النتائج تعزز الرأي الذي يؤكد أننا مازلنا لا نعرف ما يكفي عن الاستجابة المناعية لهذه العدوى".
https://www.bbc.com/amharic/news-46834060
https://www.bbc.com/arabic/sports-46833128
የ33 ዓመቱ ጠበቃ የሆኑ ፒተር ክሪስቲያንሰን እንደገለጹት የፖሊስ ጥያቄ የተለመደና በእንደዚህ አይነት ጉዳዮች የሚያገለግል የህግ አሰራር ነው ብለዋል። 'ዘ ዎል ስትሪት ጆርናል' የተባለ ጋዜጣ እንደዘገበው የላስ ቬጋስ ፖሊስ ጥያቄ እሱ በሚጫወትበት ሃገር ጣልያን ለሚገኝ ፍርድ ቤት ተልኳል። በጎርጎሳውያኑ 2009 ዓ.ም. ፈጽሞታል ተብሎ የቀረበበትን ክስ የጁቬንቱሱ የፊት መስመር ተጫዋች ጉዳዩ ሀሰት ነው በማለት ተከራክሯል። • ሮናልዶ "ደፍሮኛል" ያለችው ሴት ከመብት ተሟጋቾች ድጋፍ አገኘች • የአሜሪካ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ዕጩ ወሲባዊ ጥቃት አላደረስኩም አሉ • ሞርጋን ፍሪማን በፆታዊ ትንኮሳ ለቀረበባቸው ውንጀላ ይቅርታ ጠየቁ በ2009 የተከሰተው ጉዳይ በሁለቱም መካከል በመፈቃቀድ ነው እንጂ ደንበኛዬ ምንም አይነት አስገድዶ ያደረገው ነገር የለም ብሏል ጠበቃው። 'ዴር ስፒግል' የተባለ የጀርመን ጋዜጣ ነበር ማዮርጋ የተባለችው ሴት ለላስ ቬጋስ ፖሊስ ክሪስቲያኖ ሮናልዶ ላይ ክስ መመስረቷን ለመጀመሪያ ጊዜ የዘገበው። እንደ ጋዜጣው ከሆነም ማዮርጋ በጎርጎሳውያኑ 2010 ክሪስቲያኖ ሮናልዶ 375 ሺ ዶላር እንዲከፍላት ተስማምታ ነበር። የሮናልዶ ጠበቃ እንደሚለው ጉዳዩን ወደ ፍርድ ቤት ለመውሰድ የቀረቡት ማስረጃዎች በሙሉ የውሸትና የተቀነባበሩ ናቸው። ወይዘሪት ማዮርጋና ሮናልዶ በ2009 በላስቬጋስ ፓልም ሆቴልና ቁማር ቤት በሚገኘው ሬይን የምሽት ጭፈራ ቤት ይገናኛሉ። ከዚያም ጨዋታ ሲደራ ሮናልዶ ወደ ራሱ ማደሪያ እንደወሰዳትና እንደደፈራት ገልጻ ነበር።
وقال محامي رونالدو (33 عاما)، بيتر كريستنسين لبي بي سي إن "هذا الطلب يعتبر أمراً متوقعاً". وقالت صحيفة وول ستريت جورنال إن "المذكرة أرسلت مؤخراً إلى نظام المحاكم في إيطاليا". وينفي رونالدو الاعتداء على كاثرين مايورغا في أحد فنادق لاس فيغاس في عام 2009. وقال محامي نجم الكرة في بيان إن رونالدو يؤكد أن ما حدث منذ أعوام كان بالتراضي لذا ليس من المستغرب أن يكون الحمض النووي موجوداً. محامي رونالدو: مزاعم الاغتصاب "ملفقة بالكامل" رونالدو يرفض اتهاما باغتصاب سيدة امريكية عام 2009 وقالت مجلة "دير شبيغل" الإخبارية الأسبوعية الألمانية ، التي كانت أول من نشر عن مزاعم الاغتصاب في أكتوبر/ تشرين الأول إن مايورغا قدمت بلاغاً لشرطة لاس فيغاس بعد فترة قصيرة في الحادث المزعوم. وقالت المجلة إن السيدة توصلت لاتفاق عام 2010 مع محامي رونالدو يقضي بحصولها على تعويض قدره 375 ألف دولار مقابل عدم توجية اتهامات علنية لرونالدو. وذكر محاميها أن حملة ( Me Too) أو "أنا أيضا" التي بدأتها مجموعة من النساء اللاتي قلن إنهن تعرضن للتحرش الجنسي في الولايات المتحدة شجعت موكلته على إعادة فتح القضية. ويقول محامو رونالدو إنهم سيقاضون مجلة دير شبيغل الألمانية، التي كانت أول من نشر هذه الاتهامات، وإنهم تلقوا تعليمات بالمطالبة بتعويضات عن الأضرار النفسية والمعنوية التي لحقت بموكلهم جراء انتهاك حقوقه الشخصية. ويصف رونالدو اتهامات مايورغا بأنها "ملفقة"، ونشر مقطع مصور على حسابه في موقع إنستغرام كتب فيه"إنهم يسعون للشهرة باستخدام اسمي في أمور كهذه. إنه أمر طبيعي". وانضم رونالدو لفريق يوفنتوس الإيطالي مطلع الموسم الجاري من ريال مدريد الإسباني في صفقت تعدت 99 مليون جنيه إسترليني.
https://www.bbc.com/amharic/news-47621600
https://www.bbc.com/arabic/business-47624666
በሰላሳ ዓመታት ውስጥ ሦስት ከተሞች በአንድ ላይ ተመሳሳይ የውድነት ደረጃ ላይ ሲገኙ ይህ የመጀመሪያው እንደሆነም ተነግሯል። የኢኮኖሚስት ኢንተለጀንስ ዩኒት በሚያደረገው ጥናት መሰረት በየዓመቱ በዓለም ላይ የኑሮ ውድነት የሚስተዋልባቸውንና በአንጻሩ ደግሞ ርካሽ የሆኑ ከተሞችን በጥናት ላይ ተመስርቶ ዝርዝራቸውን ያወጣል። • ለኑሮ ምቹ የሆኑ 10 ከተሞች ይፋ ሆኑ የዚህ ዓመቱ ጥናት በ133 የዓለማችን ከተሞች ላይ የተደረገ ሲሆን መሰረታዊ የሚባሉ የኑሮ ጥያቄዎችን መነሻ አድርጎ ነው የተከናወነው። ለምሳሌ የዳቦ ዋጋ ምን ያክል ያለመዋዠቅ ይቀጥላል? ሰዎች የውበት ሳሎን ገብተው ምን ያክል ይከፍላሉ? የሚሉ ሁኔታዎችን ታሳቢ አድርጓል። በዚህም መሰረት የፈረንሳይዋ መዲና ፓሪስ ከሲንጋፖርና ሆነግ ኮንግ ጋር የዓለማችን ውድ ከተማ ሆነዋል። ፓሪስ ባለፈው ዓመት ሁለተኛ ደረጃ ላይ የነበረች ሲሆን ከአውሮፓ ህብረት ቀጠና ውስጥ ብቸኛዋ የኑሮ ውድነት የተሰቀለባት ከተማ ያደርጋታል። • ካይሮ፡ ለሴቶች በጣም አደገኛ ከሆኑ ከተሞች አንዷ ለምሳሌ በፓሪስ አማካዩ የሴቶች የውበት ሳሎን ክፍያ 119.04 ዶላር ነው። ተመሳሳይ አገልግሎትን ግን ዙሪክ ውስጥ በ73.97 ዶላርና የጃፓኗ ኦሳካ ከተማ ውስጥ ደግሞ በ53.46 ዶላር ማግኘት ይቻላል። በአጠቃላይ የአለማችን ውድ 10 ከተሞች የሚከተሉት ናቸው ብሏቸዋል። 1. ሲንጋፖር (ሲንጋፖር) 1. ፓሪስ (ፈረንሳይ) 1. ሆንግ ኮንግ (ቻይና) 4. ዙሪክ (ስዊዘርላንድ) 5. ጀኔቫ (ሰዊዘርላንድ) 5. ኦሳካ (ጃፓን) 7. ሴዑል (ደቡብ ኮሪያ) 7. ኮፐንሃግን (ዴንማርክ) 7. ኒው ዮርክ (አሜሪካ) 10. ቴል አቪቭ (እስራኤል) 10. ሎስ አንጀለስ (አሜሪካ) • የአየር ብክለት በከተሞች ለሚደረጉ ማራቶኖች ስጋት ነው? ተቋሙ በሌላ በኩልም ዓለም ላይ በትንሽ ገንዘብ መኖር የሚቻልባቸው ርካሽ ከተሞች የትኞቹ ናቸው የሚለውንም አጥንቷል። የሚገርመው ነገር ግን በዚህኛው ዝርዝር ውስጥ የሚገኙት አብዛኛዎቹ ከተሞች በፖለቲካ እና በምጣኔ ሃብት ኪሳራ የደረሰባቸው ሀገራት ከተሞች ሲሆኑ ህንድ ሦስት ከተሞችን በማስመዝገብ ቀዳሚ ነች። እነዚህም ከተሞች 1. ካራካስ (ቬንዝዌላ) 2. ደማሰቆ (ሶሪያ) 3. ታሽኬንት (ኡዝበኪስታን) 4. አልማቲ (ካዛኪስታን) 5. ባንጋሎር (ህንድ) 6. ካራቺ (ፓኪስታን) 6. ሌጎስ (ናይጀሪያ) 7. ቦኖስ አይረስ (አርጀንቲና) 7. ቺናይ (ህንድ) 8. ኒው ደልሂ (ህንድ)
باريس تتصدر تصنيف أغلى مدن العالم من حيث تكاليف المعيشة. وهي المرة الأولى التي تتقاسم فيها ثلاث مدن المركز الأول منذ ثلاثين عاما، هي عمر التقرير السنوي الذي تصدره وحدة المعلومات بمجلة الإيكونوميست، والذي يقارن الأسعار في 133 مدينة حول العالم. وجاءت العاصمة الفرنسية -التي حلت في المركز الثاني العام الماضي- بين أربع مدن أوروبية في المراكز العشرة الأولى. ويقارن تقرير الإيكونوميست بين تكلفة سلع مشتركة، كالخبز، في 133 مدينة، ثم يرصد ما إذا كانت الأسعار ارتفعت أو انخفضت عند مقارنتها بتكلفة المعيشة في مدينة نيويورك، التي تُستخدم كمعيار للقياس. تكلفة "قَصّة الشعر" قالت روكسانا سلافتشيفا، كاتبة التقرير، إن باريس تعد من أكثر عشر مدن غلاء منذ 2003، وكانت تكاليف المعيشة فيها "مرتفعة للغاية". وأضافت روكسانا: "القيمة الفعلية للكحول، ووسائل النقل، والتبغ فقط تساوي ما يُنفق عليها من أموال، مقارنة بمدن أوروبية أخرى". وتتكلف قَصة الشَعر للمرأة، على سبيل المثال، 119 دولارا في باريس، مقارنة بنحو 74 دولارا في زيوريخ، و53.46 دولار في مدينة أوساكا اليابانية. وتابعت روكسانا: "تميل مدن أوروبية لرفع تكلفة المعيشة فيها لأقصى حد، لا سيما فيما يتعلق بالنفقات المنزلية، والعناية الشخصية، ووسائل التسلية والترفيه - وتعتبر باريس مثالا جيدا في تلك الأمور - وربما تمثل العاصمة الفرنسية مركزا متقدما على صعيد النفقات الاختيارية". وجاء ترتيب المدن العشر الأغلى عالميا كما يلي: سنغافورة، باريس، هونغ كونغ، زيوريخ، جنيف، أوساكا، سول، كوبنهاغن، نيويورك، تل أبيب، ولوس انجليس. جاءت كاراكاس في ذيل قائمة مدن العالم من حيث تكاليف المعيشة وأسهمت عوامل كالتضخم وتذبذب أسعار العملات في التغيرات التي طرأت على ذلك الترتيب للمدن للعام الجاري؛ وقد شهدت دول كالأرجنتين والبرازيل وتركيا وفنزويلا انخفاضا حادا في الترتيب القائم على ارتفاع تكلفة المعيشة. وفي المركز الأخير في قائمة المدن الأكثر غلاء، جاءت كاراكاس عاصمة فنزويلا، والتي قارب معدل التضخم فيها نسبة مليون في المئة العام الماضي، مما أجبر الحكومة على تدشين عملة جديدة. وكان سعر فنجان القهوة في العاصمة كاراكاس قد تضاعف إلى 400 بوليفار (0.62 دولار؛ 0.50 استرليني) في غضون أسبوع واحد في ديسمبر/كانون الأول، بحسب بلومبرغ. وجاءت العاصمة السورية دمشق كثاني أقل مدن العالم غلاء. وقالت وحدة المعلومات بالإيكونوميست إن "عددا متزايدا من الأماكن" بات أقل غلاء بسبب تأثير بعض الاضطرابات السياسية أو الاقتصادية. وجاءت المدن العشر الأرخص تكلفة على مستوى العالم على النحو الآتي: كاراكاس، دمشق، طشقند (أوزبكستان)، ألماتي (كازخستان)، بنغالور (الهند)، كراتشي (باكستان)، لاغوس (نيجيريا)، بوينس آيرس (الأرجنتين)، تشيناي (الهند)، نيودلهي (الهند).
https://www.bbc.com/amharic/news-53119655
https://www.bbc.com/arabic/science-and-tech-53122607
ስዊድናዊቷ የመብት ተሟጋች ከቢቢሲ ጋር ባደረገችው ቆይታ፤ የአየር ንብረት ለውጥ ተገቢው ትኩረት ሊቸረው ይገባል ብላለች። ማኅብረሰቡ የአየር ንብረት ለውጥን እንዲሁም ጥቁሮች ላይ የሚደርሰውን ኢ-ፍትሐዊነት አይቶ እንዳላየ የሚያልፍበት ጊዜ እንዳለፈ ታምናለች። ታዳጊዋ እንቅስቃሴ ላይ ገደብ በመጣሉ፤ ቤቷ ሆና ለማሰላሰል ጊዜ እንዳገኘች ትናገራለች። ግሬታ በ16 ዓመቷ ትምህርት አቋርጣ ነበር ወደ አየር ንብረት ለውጥ ንቅናቄ የገባችው። መስከረም ላይ የተባበሩት መንግሥታት በኒው ዮርክ ባዘጋጀው የአየር ንብረት ለውጥ ጉባኤን ላይ ለመታደም ግሬታ አትላንቲክን በመርከብ ማቋረጧ ይታወሳል። የተለያዩ አገራት መሪዎች አብረዋት ፎቶ ሲነሱ ነበር። የጀርመኗ መራሔተ መንግሥት አንግላ መርከል፤ አብረው የተነሱትን ፎቶ ማኅበራዊ ሚዲያ ላይ መለጠፍ ይችሉ እንደሆነ ጠይቀዋት እንደነበርም ታስታውሳለች። ግሬታ የዓለም ኃያላን አገራት ተግባር ብዙም አይዋጥላትም። “የነሱ ትውልድ በቀጣይ የሚመጡ ትውልዶችን ተስፋ በማጨለሙ ጥፋተኛነት እየተሰማቸው ይሆናል” ትላለች። ታዳጊዋ በተባበሩት መንግሥታት ጉባኤ ላይ ያደረገችውን ንግግር ብዙዎች ያስታውሱታል። መሪዎቹን “በባዶ ቃላችሁ ልጅነቴን ሰረቃችሁኝ፤ ህልሜን ገደላችሁት” ስትል ነበር የወቀሰቻቸው። “ሰዎች እየሞቱ ነው። እናንተ ግን ስለ ገንዘብና ዘላቂ የምጣኔ ኃብት እድገት ታወራላችሁ። እንዴት እንዲህ ታደርጋላችሁ?” ስትል መሪዎቹን ኮንናለች። የዛን ጉባኤ ያህል ተደማጭነት የምታገኝበት መድረክ እንደማታገኝ በማሰብ የተሰማትን ሁሉ ለመናገር መወሰኗን ለቢቢሲ ተናግራለች። ከጉባኤው ወጥታ ወዳረፈበችበት ሆቴል ስትሄድ ሰዎች ንግግሯን በተንቀሳቃሽ ስልካቸው ሲያደምጡ ብታይም ብዙም ደስተኛ አላደረጋትም። አሁንም ለአየር ንብረት ለውጥ መሰጠት ያለበት ትኩረት ያህል እንዳልተቸረውም ትናገራለች። “ሥልጣን ላይ ያሉት ሰዎች ራሱ ስለ አየር ንብረት የሚያውቁት በጣም ትንሽ ነው። እውቀታቸው ከምታስቡት በላይ በጣም ውስን ነው” ትላለች። የካርበን ልቀትን መቀነስ የሚቻለው አኗኗራችን በመለወጥ እንደሆነ ታስረዳለች። ሆኖም ግን መሪዎች ልቀትን ለመቀነስ እንዳልቆረጡ ታክላለች። “ልቀትን ከመቀነስ ይልቅ ሪፖርት ማድረግ አቁመው ወደ ሌላ ቦታ ያዛውራሉ።” ዩናይትድ ኪንግደም፣ ስዊድን እና ሌሎች አገሮች የባህርና የአየር ጉዞ የሚያስከትለውን ልቀት እንዲሁም በሌሎች አገሮች በከፈቷቸው ፋብሪካዎች ያለውን ልቀትም እንደማይመዘግቡ ትናገራለች። “አረንጓዴ፣ ዘላቂነት፣ ለአካባቢ ተስማሚ፣ ዜሮ ልቀት የሚሉት ቃላት በተደጋጋሚ ጥቅም ላይ ይውላሉ። ነገር ግን ትርጉማቸውን አጥተዋል።” ግሬታ እንደምትለው፤ ዓለም ከኮሮናቫይረስ መማር ያለበት በአደጋ ጊዜ መተባበር እንደሚያዋጣ ነው። ፓለቲከኞች ሳይንቲስቶችን መስማትም አለባቸው። በአየር ንብረት ለውጥ ሳቢያ ስለሚሞቱ ሰዎች ለማውራት መንገድ እንደሚከፈት ታዳጊዋ ተስፋ ታደርጋለች። ሆኖም ግን የሙቀት መጨመርን መቆጣጠር ይቻል ይሆን? የሚለው ላይ ጥያቄ አላት። “አገራት ቃል በገቡት መሠረት የካርን ልቀትን ቢቀንሱ እንኳን የዓለም ሙቀት ከ3 እስከ 4 ዲግሪ መጨመሩ አይቀርም። የአየር ንብረት ለውጥ ቀውሱ አሁን ባለው የፖለቲካና ምጣኔ ኃብት አካሄድ አይገታም።” የመብት ተሟጋቿ በኃብት የናጠጠችው አሜሪካ ውስጥ ባየችው የካርበን ልቀት የበዛበት አኗኗር ደንግጣለች። የንፋስና የፀሐይ ኃይል የሚጠቀሙ መሣሪያዎች ጥቂት ናቸው። በቅርቡ ጥቁር አሜሪካዊው ጆርጅ ፍሎይድ በፖሊስ መገደሉን ተከትሎ የተቀጣጠለው ሕዝባዊ ተቃውሞ ተስፋ ሰጥቷታል። “ሰዎች ድምጻቸውን እያሰሙ ነው። ለውጥ ማምጣት እንደሚችሉም አይተዋል” ትላለች። ያየችው ነገር ተስፋ እንደሰጣትም “የሰው ልጅ ገና አልወደቀም” በማለት ትናገራለች። ግሬታ አዲስ የራድዮ ዘጋቢ መሰናዶ ጀምራለች። ስለ አየር ንብረት ለውጥ ውይይት ይካሄድበታል። ዘጋቢ መሰናዶውን የምታገባድደው እንዲህ በማለት ነው. . . “ከተፈጥሮ ጋር መደራደር አይቻልም። የፊዚክስ ሕግጋት አይቀለበሱም። የተቻለንን እያረግን ነው ማለት በቂ አይደለም። ከዛም በላይ ይጠበቅብናል። ኃላፊነቱ የእናንተም የኔም ነው።”
الناشطة السويدية غريتا ثونبرغ أصبحت رمزا للدفاع عن قضايا المناخ في العالم وأوضحت الناشطة السويدية غريتا ثونبرغ، في مقابلة مع بي بي سي، أن هذا الموقف يتطلب أن يتصرف العالم "بالجدية اللازمة". ولا تعتقد ثونبرغ أن أي "خطة تعافي خضراء" ستحل الأزمة وحدها. وتقول إن العالم يمر الآن "بنقطة تحول اجتماعي" بشأن المناخ وقضايا أخرى مثل "حياة السود مهمة". وتضيف الناشطة السويدية: "بدأ الناس يدركون أنه لا يمكننا الاستمرار في تجاهل هذه الأشياء، ولا يمكننا الاستمرار في إخفاء هذه المظالم". مواضيع قد تهمك نهاية وكشفت عن أن الإغلاق بسبب جائحة كورونا منحها الوقت للاسترخاء والتأمل بعيدا عن الآراء العامة. وشاركت ثونبرغ مع بي بي سي نص برنامج شخصي عميق قدمته للإذاعة السويدية. وفي البرنامج الإذاعي، الذي يتم بثه على الإنترنت هذا الصباح ، تذكرت غريتا العام الماضي الذي أصبحت فيه واحدة من أشهر الشخصيات في العالم. ففي العام الماضي 2019 كان عمرها 16 سنة فقط، وحصلت على إجازة تفرغ من المدرسة لقضاء عام في المشاركة ضمن حملة من أجل المناخ. وأبحرت عبر المحيط الأطلسي على متن يخت سباق لمخاطبة قمة الأمم المتحدة الخاصة بالتحرك المناخي في نيويورك في سبتمبر/أيلول الماضي. تبحر عبر الأطلسي بلا وقود دفاعا عن قضيتها قمة المناخ: ما الذي حققته القمة بعد انتقادات الشابة غريتا ثونبيرغ؟ التغير المناخي: خمسة أشياء عرفناها من كوب 24 ثونبرغ كان عمرها 16 عاما فقط عندما شاركت في قمة المناخ وألقت خطايا مؤثرا بعنوان "كيف تجرؤن" وتصف ما حدث وكيف أن قادة العالم اصطفوا لالتقاط الصور معها، واستئذنتها المستشارة الألمانية أنغيلا ميركل، لتنشر صورتهما معا على وسائل التواصل الاجتماعي. وتشكك الناشطة الشابة في دوافعهم (لعقد قمة المناخ). وتقول: "ربما يجعلهم هذا ينسون خزي جيلهم الذي ترك جميع الأجيال القادمة تنهار، أعتقد أنها ربما تساعدهم على أن يناموا ليلا". وفي الأمم المتحدة ألقت ثونبرغ خطابها الشهير "كيف تجرؤن". وقالت لقادة العالم المجتمعين في الجمعية العامة للأمم المتحدة "لقد سرقتم أحلامي وطفولتي بكلماتكم الفارغة". وأخذت تغالب دموعها بينما واصلت قراءة خطابها، وأضافت: "الناس يموتون، وكل ما يمكنكم التحدث عنه هو المال والحكايات الخرافية للنمو الاقتصادي الأبدي. كيف تجرؤن؟" وتقول الآن عن هذه اللحظة: "أدركت أنها لحظة العمر وقررت عدم تأجيل أي شيء". وتضيف : "تركت مشاعري تتحكم في الأمر وأن تصنع من هذا شيئا هاما حقا، لأنني لن أتمكن من القيام بذلك مرة أخرى". وتحدثت عن خروجها من الأمم المتحدة ورحلتها في مترو أنفاق نيويورك إلى فندق إقامتها ورؤية الناس يشاهدون خطابها على هواتفهم، لكنها تقول إنها لم تشعر وقتها برغبة في الاحتفال. وتقول: "كل ما تبقى هو كلمات فارغة". تعكس هذه العبارة سخريتها العميقة من دوافع معظم قادة العالم. الناشطة السويدية غريتا ثونبرغ أبحرت على قارب عبر المحيط الأطلسي حتى نيويورك لإقناع قادة العالم بإنقاذ المناخ وقالت لبي بي سي: "إن مستوى المعرفة والفهم حتى بين من هم في السلطة منخفض للغاية، وأقل بكثير مما نظن". وتضيف أن الطريقة الوحيدة لخفض الانبعاثات بالقدر الضروري، هي إجراء تغييرات أساسية في أنماط حياتنا، على أن تبدأ من البلدان المتقدمة. لكنها لا تعتقد أن أي من القادة لديه الجرأة على القيام بذلك. وتوضح أنهم (قادة العالم) ببساطة "يمتنعون عن الإبلاغ عن الانبعاثات، أو يقومون بنقلها إلى مكان آخر". وتزعم أن بريطانيا والسويد وبلدان أخرى تفعل ذلك من خلال عدم احتساب الانبعاثات من السفن والطائرات واختيار عدم احتساب الانبعاثات الناتجة عن تصنيع سلع تم إنتاجها في مصانع تابعة لهم بالخارج. ونتيجة لذلك، تدهورت لغة النقاش بالكامل، بحسب ما قالته في برنامجها الإذاعي. وتضيف: "كلمات مثل الأخضر والمستدام وصفر انبعاثات و صديق للبيئة وعضوي ومحايد مناخيا وخالي من الوقود الأحفوري، يتم إساءة استخدامها وتخفيفها لدرجة أنها فقدت كل معانيها. يمكنهم أن يشيروا إلى كل شيء من إزالة الغابات إلى صناعة الطيران واللحوم والسيارات". لكن ثونبرغ ترى أن الإيجابية الوحيدة التي يمكن أن تخرج من جائحة فيروس كورونا المستجد ستكون إذا غيرت طريقة تعاملنا مع الأزمات العالمية: "إنها تظهر أننا نتحرك في الأزمات، ونتحرك بالقوة اللازمة". وتقول إن الموقف مشجع بالنسبة لها الآن، لأن الساسة يشددون الآن على أهمية الاستماع إلى العلماء والخبراء. "فجأة يقول من هم في السلطة إنهم سيفعلون كل ما يلزم لأن حياة الإنسان لا تقدر بثمن". وتأمل أن يفتح ذلك نقاشا حول الحاجة الملحة لاتخاذ إجراءات لمساعدة الأشخاص الذين يموتون بسبب أمراض مرتبطة بتغير المناخ والتدهور البيئي حاليا وفي المستقبل. لكنها تظل متشائمة بشدة بشأن قدرتنا على الحفاظ على درجة حرارة الأرض ضمن حدود آمنة وعدم ارتفاعها. دمية للناشطة غريتا ثونبرغ أثناء احتجاجات عالمية على التغيرات المناخية وتقول إنه حتى إذا التزمت تلك الدول بالفعل بخفض انبعاثات الكربون التي وعدت بها، فإننا نتجه نحو ارتفاع "كارثي" في درجات الحرارة عالميا" بمقدار من 3 إلى 4 درجات. وتعتقد الناشطة السويدية أن الطريقة الوحيدة لتجنب أزمة مناخية هي تمزيق العقود والتخلي عن الصفقات والاتفاقيات القائمة التي وقعت عليها الشركات والدول. وتضيف: "أزمة المناخ والأزمة البيئية لا يمكن حلهما ضمن الأنظمة السياسية والاقتصادية الحالية". "هذا ليس رأي. هذه حقيقة." وتحدثت ثونبرغ بشكل مؤثر عن رحلة برية قامت بها ووالدها عبر أمريكا الشمالية في سيارة كهربائية مستعارة من أرنولد شوارزنيغر، ممثل هوليوود الشهير الذي تحول إلى سياسي وناشط في مجال المناخ. وزارت بقايا باراديس، المدينة الموجودة في ولاية كاليفورنيا التي دمرها حريق هائل في نوفمبر/تشرين الثاني 2018. وأصابتها صدمة من أنماط الحياة التي تنتج انبعاثات كثيفة من الكربون في الولايات المتحدة. وتقول: "بصرف النظر عن عدد قليل من محطات طاقة الرياح وألواح الطاقة الشمسية، لا توجد أي إشارات على الإطلاق على أي تحول مستدام، على الرغم من كونها أغنى دولة في العالم". كما أن ما رأته من الظلم الاجتماعي أثر فيها بنفس القوة. وتصف لقاء أعضاء المجتمعات الفقيرة من السود واللاتينيين والسكان الأصليين، قائلة: "كان صادما جدا سماع الناس يتحدثون عن عدم قدرتهم على توفير الطعام للعائلات". ثونبرغ تحدثت عن ظلم اجتماعي كبير في أمريكا ضد الأقليات من السود والسكان الأصليين ومع ذلك، تقول غريتا ثونبرغ إن الطريقة التي استجاب بها الناس لهذا الظلم كانت ملهمة، لا سيما احتجاجات "حياة السود مهمة" بعد مقتل المواطن الأمريكي الأسود جورج فلويد في مايو/آيار، على يد شرطي أبيض. إنها تعتقد أن المجتمع قد اجتاز نقطة تحول اجتماعية، "لم يعد بإمكاننا غض الطرف عن القضايا التي كان مجتمعنا يتجاهلها لفترة طويلة، ومنها المساواة أو العدل أو الاستدامة". كما تصف علامات ما تسميه "الصحوة" حيث "يبدأ الناس في رفع أصواتهم والمطالبة بحقوقهم، وإدراك أنهم يمكن أن يكون لهم تأثير في الواقع". هذا هو السبب في أن غريتا ثونبرغ تقول إنه لا يزال لديها أمل. وتقول: "لم تفشل الإنسانية بعد". وتختتم برنامجها الوثائقي الإذاعي بشكل قوي. وتؤكد أن الطبيعة لا تساوم "ولا يمكنك المساومة مع قوانين الفيزياء". "كما أن بذل قصارى جهدنا لم يعد جيدا بما يكفي. يجب علينا على ما يبدو الآن أن نفعل المستحيل. وهذا الأمر يرجع إلينا جميعا لأنه لن يتحقق من تلقاء نفسه"
https://www.bbc.com/amharic/news-55120403
https://www.bbc.com/arabic/science-and-tech-55120703
አሜሪካ በቅርቡ መድኃኒቶችን ከካናዳ በማስመጣት በቅናሽ ዋጋ ለመሸጥ ማቀዷን ተከትሎ ነው ይህ ውሳኔ የተላለፈው። ምንም እንኳን በካናዳ ከሌሎች አገራት ጋር ሲወዳደር በጤና ባለሙያዎች ማዘዣ የሚሸጡ መድኃኒቶች ዋጋ ውድ ቢሆንም፤ በአሜሪካ ካለው ግን የቀነሰ ነው። ዶናልድ ትራምፕ ከካናዳ ለመግዛት ያሰቡት መድኃኒት ክምችትም በአገሪቷ ከፍተኛ እጥረትም እንደሚያስከስትልም የካናዳ መድኃኒት አቅራቢዎችም ሲያስጠነቅቁ ነበር። የኮሮናቫይረስ ወረርሸኝን ተከትሎም በአንዳንድ መድኃኒቶች ላይ ያለው የገበያ ፍላጎትም በከፍተኛ ሁኔታ እንደጨመረ የአጃንስ ፍራንስ ፕሬስ ዘገባ ያሳያል። ካናዳ 68 በመቶ የሚሆነውን የመድኃኒት ክምችቷን ከአገር ውጭ የምታስገባ ሲሆን በመድኃኒት አቅርቦትም ላይ ችግር ምንም አይነት እክል እንዳያጋጥም መስራት እንደሚገባ የአገሪቱ ጤና ሚኒስቴር በመግለጫው አስታውቋል። "ኩባንያዎች እጥረት ተከስቷል ወይም ይከሰታል የሚል ስጋት ካላቸው ለመንግሥት ማሳወቅ አለባቸው። ከዚህም በተጨማሪ በ24 ሰዓታት ውስጥ ሊያስከትለው የሚችለውን የጤና ስጋት ገምግመው ሪፖርት ማድረግ አለባቸው" ብሏል የጤና ሚኒስቴሩ መግለጫ። ዶናልድ ትራምፕ ረከስ ያለ መድኃኒት ከካናዳ እንዲገባ የሚያስችል ትዕዛዝ የፈረሙት በሐምሌ ወር ነበር። ይህንንም ተከትሎ የካናዳው ጠቅላይ ሚኒስትር ጀስቲን ትሩዶ ሌሎች አገራትን የሚያስፈልጋቸውን መድኃኒት ለማቅረብ ያላቸውን ፈቃደኝነት ጠቅሰው ተቀዳሚው ነገር ግን የአገራቸውን ሕዝብ ፍላጎት መጠበቅ ነው ብለው ነበር። በአሜሪካ ያሉ የመድኃኒት አምራች ፋብሪካዎች በአዳዲስ መድኃኒቶች ላይ ያለው ውድ ዋጋን እንዲሁም በቀደሙ መድኃኒቶች ላይ የዋጋ ጭማሪን አስመልክቶ ትችቶችን እያስተናገዱ ነው። እነዚህ ወቀሳዎች በዋነኝነት የመጡት ዶናልድ ትራምፕን ጨምሮ ከፖለቲከኞች፣ ከኢንሹራንስ ኩባንያዎችና ከህመምተኞች ቡድን በኩል ነው። ተመራጩ ፕሬዚዳንት ጆ ባይደንም የመድኃኒት ዋጋዎችን ለማውረድ ከሌላ አገር ለማስመጣት እቅድ እንዳላቸው ተናግረዋል።
يسمح الأمر التنفيذي الذي أصدره ترامب باستيراد أدوية أرخص من كندا بصورة قانونية يستهدف القرار تفادي آثار خطة أمريكية تسمح باستيراد الأدوية من كندا لجعلها أرخص بالنسبة للأمريكيين. وعلى الرغم من أن أسعار الأدوية، التي تُصرف بوصفات طبية، في كندا أعلى من مثيلاتها في بعض الدول، إلا أنها أرخص من أسعارها في الولايات المتحدة. وقد حذر عدد من موردي الأدوية في كندا من أن الخطة، التي نفذها الرئيس الأمريكي دونالد ترامب، ستؤدي إلى نقص الأدوية في السوق الكندية. وذكرت وكالة فرانس برس أن وباء كورونا أدى بالفعل إلى زيادة الطلب على بعض الأدوية. مواضيع قد تهمك نهاية وقال بيان صادر عن وزارة الصحة الكندية إن البلاد توفر 68٪ من أدويتها عبر الاستيراد من الخارج، وبالتالي فمن المهم تجنب أي انقطاع في الإمدادات. وقال البيان: "سيُطلب من الشركات الآن أيضا تقديم معلومات لتقييم النقص الحالي أو المحتمل عند الطلب، في غضون 24 ساعة، لمعرفة إذا ما كان هناك خطر صحي حالى أو وشيك". ووقع ترامب على أمر تنفيذي في يوليو/ تموز للسماح باستيراد أدوية أرخص بصورة قانونية من كندا. وبعد شهر، قال رئيس الوزراء الكندي، جاستن ترودو، إنه مستعد لمساعدة الدول الأخرى في الحصول على احتياجاتها من الأدوية إن أمكن، لكن أولويته هي حماية احتياجات الكنديين. وقد واجهت شركات صناعة الأدوية انتقادات شديدة من السياسيين الأمريكيين - بما في ذلك ترامب - وكذلك شركات التأمين ومجموعات المرضى بسبب ارتفاع تكلفة الأدوية الجديدة وارتفاع أسعار بعض الأدوية العامة القديمة. وكان الرئيس الأمريكي المنتخب جو بايدن قد تحدث سابقا عن احتمال استيراد الأدوية لخفض التكاليف.
https://www.bbc.com/amharic/news-55642920
https://www.bbc.com/arabic/science-and-tech-55638599
የብራዚል መንግሥት ለዜጎቹ ለመስጠት ካዘጋጃቸው ሁለት ክትባቶች መካከል የቻይናው አንዱ ነበር የዚህ ክትባት ውጤታማነት ከዚህ ቀደም ይፋ በተደረገው መረጃ መሰረት ከፍ ያለ የነበረ ቢሆንም አሁን ግን የብራዚል ተመራማሪዎች 50 በመቶን ያለፈው ለጥቂት ነው ሲሉ ተናግረዋል። የብራዚል መንግሥት ለዜጎቹ ለመስጠት ካዘጋጃቸው ሁለት ክትባቶች መካከል የቻይናው አንዱ ነበር። ብራዚል በኮሮናቫይረስ ክፉኛ ከተጠቁ አገራት መካከል አንዷ ናት። ሲኖቫክ መቀመጫውን ቻይና ቤይጂንግ ያደረገ የመድኃኒት አምራች ኩባንያ ሲሆን፣ ኮሮናቫክ የተሰኘ የኮቪድ-19 መከላከያ ክትባትን ማምረቱ ተገልጿል። ክትባቱ የተሰራው ከሞቱ የተህዋሲው አካላት ሲሆን፣ ያለምንም ተጨማሪ ሕመም ሰውነትን ለቫይረሱ በማጋለጥ የመከላከል አቅምን ያዳብራል ተብሎ ነበር። ይህ ኩባንያ ያመረተውን ክትባት ኢንዶኔዢያ፣ ቱርክ እና ሲንጋፖር ማዘዛቸውም ተሰምቷል። ባለፈው ሳምንት የቡታንታን ምርምር ማዕከል ተመራማሪዎች፣ በብራዚል የክትባቱን ውጤታማነት የፈተሹ ሲሆን፤ በኮሮናቫይረስ ተይዘው ከመካከለኛ እስከ የከፋ ምልክት ያሳዩ ሰዎች ላይ 78 በመቶ ውጤታማ ነው ብለው ነበር። ነገር ግን ማክሰኞ ዕለት ተመራማሪዎቹ ከዚህ ቀደም ይፋ ያደረጉት ውጤት የሕክምና ተቋም እርዳታ ፈልገው ያልመጡ እና "በጣም መካከለኛ ሕመም" ያለባቸውን ሰዎች መረጃ አለማካተቱን ገልፀዋል። ይህ መረጃ ሲካተትም የክትባቱ ውጤት 50.4 በመቶ ነው ብለዋል ተመራማሪዎቹ። ነገር ግን የቡታንታን ተመራማሪዎች አጽንኦት ሰጥተው እንደተናገሩት ከሆነ፣ የሕክምና ክትትል የሚፈልጉ መካከለኛ ህመም ያለባቸው ሰዎች ላይ የመከላከል አቅሙ 78 በመቶ ሲሆን፣ ከመለስተኛ እስከ ጽኑ ህሙማን ላይ ደግሞ እስከ መቶ በመቶ የመከላከል አቅም አለው ብለዋል። የሲኖቫክ ክትባት በተለያዩ አገራት በተደረገለት ፍተሻ የተለያዩ ውጤቶችን አሳይቷል። ባፈው ወር የቱርክ ተመራማሪዎች የሲኖቫክ ክትባት 91.25 በመቶ ውጤታማ ነው ያሉ ሲሆን፤ ከዛሬ ጀምሮ በጅምላ ክትባቱን የምትሰጠው የኢንዶኔዢያ ተመራማሪዎች ደግሞ 65.3 በመቶ ውጤታማ ነው ብለዋል። ቻይና የሰራችው የኮሮናቫይረስ ክትባት ምዕራባውያኑ እንደፈበረኳቸው ክትባቶች ተገቢው ፍተሻ እና ክትትል አልተደረገበትም በሚል ወቀሳ ይቀርብበታል። ይሁን እንጂ ብራዚል በኦክስፎርድ የተመረተው የአስትራዜኔካን እና የሲኖቫክ ክትባቶችን ለአስቸኳይ ጊዜ ለመጠቀም የአገሪቱ የመድኃኒት ቁጥጥር ባለሥልጣንን ፈቃድ እየጠበቀች ነው። ብራዚል በኮሮናቫይረስ በተያዙ ሰዎች ብዛት ከአሜሪካ እና ከሕንድ በመቀጠል ሦስተኛዋ አገር ናት። 8.1 ሚሊዮን በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ያሉባት ብራዚል ክትባቱን መቼ መስጠት እንደምትጀምር የታወቀ ነገር የለም። የኮሮናቫይረስ ክትባት ዝግጁ የሚሆነው መቼ ነው?
يعد اللقاح الصيني أحد لقاحين اختارتهما حكومة البرازيل وتُظهر النتائج أن اللقاح أقل فعالية بكثير مقارنة بالبيانات السابقة المعلن عنها، إذ تتجاوز فعاليته بالكاد نسبة 50 المئة اللازمة لحصوله على موافقة الجهات التنظيمية. ويعد اللقاح الصيني أحد لقاحين اختارتهما حكومة البرازيل، التي تعد واحدة من أكثر دول العالم تضررا بفيروس كورونا. وتنتج الصين العديد من اللقاحات لفيروس كورونا، أشهرها "كورونا فاك"، الذي طورته شركة "سينوفاك" الصينية، بالإضافة للقاحين تطورهما معاهد مرتبطة بشركة "سينوفارم". واللقاح الصيني "كورونافاك" يعمل من خلال استخدام جزيئات فيروسية معطلة لتعريض الجهاز المناعي في الجسم إلى الفيروس بدون حدوث رد فعل خطير. مواضيع قد تهمك نهاية وكانت دول، من بينها إندونيسيا وتركيا وسنغافورة، قدمت طلبات للحصول على اللقاح. وأعلن باحثون في معهد "بوتانتان"، الذي أجرى التجارب في البرازيل، الأسبوع الماضي أن اللقاح فعال بنسبة 78 في المئة مع حالات الإصابة بكوفيد-19 "الخفيفة إلى الحادة". بيد أنهم كشفوا يوم الثلاثاء أن الحسابات الخاصة لاستخراج هذه النسبة لم تتضمن بيانات عن مجموعة "إصابات خفيفة للغاية" لأشخاص حصلوا على اللقاح ولم يحتاجوا إلى مساعدة سريرية. وقال باحثون إن إدراج هذه البيانات يجعل نسبة الفعالية حاليا 50.4 في المئة. لكن معهد "بوتانتان" أكد أن اللقاح فعال بنسبة 78 في المئة للوقاية من الحالات الخفيفة التي تحتاج إلى علاج، وفعال بنسبة مئة في المئة لتجنب خطر انتقال حالات الإصابة المتوسطة إلى الخطيرة. وتفاوتت نتائج تجارب لقاح "سينوفاك" في عدد من الدول. ففي الشهر الماضي قال باحثون أتراك إن لقاح سينوفاك فعال بنسبة 91.25 في المئة، بينما قالت إندونيسيا، التي أطلقت برنامج تطعيم شامل يوم الأربعاء، إنه فعال بنسبة 65.3 في المئة، وهي نتائج مؤقتة بناء على تجارب المرحلة المتأخرة. وأُثير قلق وانتقادات تتحدث عن عدم خضوع تجارب اللقاحات الصينية لنفس التدقيق ومستويات الشفافية مقارنة بنظيراتها في دول الغرب. ولاتزال طلبات ترخيص استخدام لقاح شركة "سينوفاك"، واللقاح الذي طورته جامعة أكسفورد وشركة "أسترا زينيكا" للأدوية، في حالات الطوارئ معلقة لدى الجهات التنظيمية في البرازيل. يأتي ذلك في الوقت الذي تشهد فيه البرازيل ارتفاعا كبيرا في حالات الإصابة بفيروس كورونا، إذ تعد البلاد حاليا ثالث أكبر دول العالم، بعد الولايات المتحدة والهند، من حيث حالات الإصابة بكوفيد-19، بتسجيل ما يزيد على 8.1 مليون حالة إصابة. ويقول كانديس بييت، محرر شؤون الأمريكتين لبي بي سي، إن البلاد تعاني من أحد أكثر الأمراض فتكا في العالم، لكنها لم تعلن حتى الآن عن موعد بدء برنامج للتطعيم. ويضيف مراسلنا أن التأخير نتج إلى حد كبير عن نهج عشوائي تبنته الحكومة، وانقسام بشأن التطعيم.
https://www.bbc.com/amharic/news-50199232
https://www.bbc.com/arabic/middleeast-50184066
ይህ የመብት ተሟጋች ድርጅቱ እንዳለው ከሆነ የግለሰቡ ጣቶች የተቆረጡት በአገሪቱ ሰሜናዊ ግዛት ማዛንዳራን ሲሆን "አስነዋሪ የማሰቃያ መንገድ" ሲል ገልጾታል። የኢራን ባለስልጣናት ግለሰቡ በ28 የስርቆት ወንጀሎች ጥፋተኛ ሆኖ መገኘቱን ተናግረዋል። • በዶዶላ ቤተክርስቲያናት ውስጥ ተጠልለው የሚገኙ ምዕመናን ስጋት ላይ ነን አሉ • አሜሪካ 'በአይ ኤስ መሪ ላይ ጥቃት መፈጸሟ' እየተነገረ ነው • ንሥሮችን ሲከተሉ የነበሩ አጥኚዎች የሞባይል እዳ ውስጥ ተዘፈቁ የኢራን እስላማዊ ወንጀለኛ መቅጫ ሕግ ስርቆትን በተመለከተ "በመጀመሪያው ድርጊት" የቀኝ እጅ አራት ጣቶች እንዲቆረጡ ያዛል። ምንም እንኳ ዓለም አቀፍ የሰብዓዊ መብት ተሟጋቾች ድርጊቱን በአንድ ድምጽ ቢያወግዙትም የኢራን ባለሰልጣናት ግን 'ሌብነትን ለመከላከል ፍቱን መድኃኒት ነው' ሲሉ ድርጊታቸው ትክክል መሆኑን ተናግረዋል። እንዲህ አይነት ቅጣት በኢራን ውስጥ ብዙ ጊዜ አይፈፀምም። በአምንስቲ ኢንተርናሽናል ውስጥ የመካከለኛው ምሥራቅና ሰሜን አፍሪካ ምክትል ዳይሬክተር የሆነው ሳላህ ሂጋዝ "ሰውን መጉዳትና አካል ማጉደል ፍትህ አይደለም።" "የሰው ልጅን ክብር ዝቅ የሚያደርግ ነው። የኢራን ወንጀለኛ መቅጫ ህግ ላይ የሚወሰደው ማሻሻያ በመዘግየቱ እንዲህ አይነቱን ሰቅጣጭ ድርጊት ማስቆም አልተቻለም" ብሏል። 'ሚዛን' የተባለው የኢራን ፍትህ ዜና ኤጀንሲ እንዳለው ባለፈው ረቡዕ በማዛንዳራን ዋና ከተማ ሳሪ ውስጥ እርምጃው መወሰዱን ገልጿል። እርምጃው የተወሰደበት ግለሰብ በስም አልተጠቀሰም። ኢራን እስላማዊ ሪፐብሊክ ስትሆን የሕግ ሥርዓቷ ከሸሪዓ ሕግ የተቀዳ ነው። በ2018 ታህሳስ ወር በግ ሰርቋል የተባለ የ34 ዓመት ወጣት እጁ እንዲቆረጥ ተደርጓል። ተመሳሳይ ቅጣት በሳዑዲ አረቢያ፣ ናይጄሪያና ሶማሊያ ይፈፀማል።
تم تنفيذ عقوبة البتر في سجن بشمال إيران واعتبرت الجماعة الحقوقية أن البتر، الذي تم داخل سجن بمحافظة مازندران شمالي إيران، يعد "شكلا بغيضا من أشكال التعذيب". وتقول السلطات الإيرانية إن الرجل أُدين في 28 جريمة سرقة. ويجيز قانون العقوبات الإيراني بتر 4 أصابع من يد السارق اليمنى "عند السرقة الأولى". ودافعت السلطات الإيرانية عن البتر، معتبرة أنه أفضل وسيلة لردع السرقة، وذلك بالرغم من اعتراض منظمات حقوقية دولية. مواضيع قد تهمك نهاية وعلى الرغم من هذا، يندر ورود تقارير تفيد بتطبيق مثل هذا النوع من العقاب. وقال نائب مدير منظمة العفو الدولية للشرق الأوسط وشمال افريقيا، صلاح حجازي، في بيان إن "التشويه والبتر المتعمد لأطراف الأفراد ليس عدلا". وأضاف حجازي "إنه اعتداء أليم على الكرامة الإنسانية. وقد تأخر كثيرا تغيير قانون العقوبات الإيراني بما ينهي هذه الممارسة المشينة". وأفادت وكالة ميزان للأنباء، التابعة للسلطة القضائية في إيران، بأن الحكم تم تنفيذه يوم الأربعاء الماضي في مدينة ساري، عاصمة محافظة مازندران. ولم يُذكر اسم الرجل المدان. ويستند النظام القانوني في إيران على مبادئ مستمدة من الشريعة الإسلامية. وفي يناير/ كانون الثاني 2018، قطعت السلطات في شمال شرق إيران يد رجل يبلغ من العمر 34 عاما لإدانته بسرقة خروف. ويتم توقيع عقوبات مشابهة على اللصوص في السعودية ونيجيريا والصومال. وفي العام الماضي، واجهت السلطات الإيرانية انتقادات على نطاق واسع من منظمات حقوقية بسبب جلد رجل لأنه شرب الكحول بينما كان مراهقا قبل أكثر من 10 سنوات. وفي فبراير/ شباط من هذا العام، عبرت الولايات المتحدة ومنظمات حقوقية عن غضبها بعد إعدام إيران مراهقين اثنين بتهمة الاغتصاب. وقالت منظمة العفو الدولية إن إيران أعدمت ما يقرب من 100 فتى قاصر منذ عام 1990، وهو أعلى رقم يسجله أي بلد على مستوى العالم.
https://www.bbc.com/amharic/news-48412621
https://www.bbc.com/arabic/science-and-tech-48426311
አፍሪካ ውስጥ ያሉት አብዛኞቹ ስማርት ስልኮች የቻይና ምርቶች ናቸው አብዛኞቹ አፍሪካዊያን በዚህ ዘመን ኢንትርኔትን የሚጠቀሙት ቻይና ሰራሽ በሆኑ ዘመናዊ ስልኮችና በቻይና ኩባንያዎች በተገነቡ የሞባይል አገልግሎት ኔትወርኮች አማካኝነት ነው። ከዚህ ውስጥ ደግሞ ቢያንስ ግማሽ ያህሎቹ አሁን ውዝግብ ውስጥ በገባው ግዙፉ የቻይና የቴሌኮም ኩባንያ ሁዋዌ የተገነቡ ናቸው። "ሁዋዌ በአፍሪካ የቴሌኮም መሰረተ ልማትን በመዘርጋት ሰፊ ድርሻ ያለው በመሆኑ አሜሪካ ኩባንያውን ለማዳከም የምትወስደው እርምጃ ከተሳካላት ውጤቱ በአፍሪካ እያደገ ባለው የቴክኖሎጂ ዘርፍ ላይ የሚያሳድረው ጫና ቀላል የሚባል አይሆንም" ይላሉ፤ ደቡብ አፍሪካ መቀመጫውን ያደረገው የቻይና አፍሪካ ባልደረባ የሆኑት ኤሪክ ኦላንደር። በሁዋዌ ላይ በአሜሪካ የተከፈተውን ዘመቻ የሚመሩት ትራምፕ ሲሆኑ ወዳጆቻቸው ከቻይናው ኩባንያ ጋር ያላቸውን ግንኙነት እንዲያቋርጡ የተለያዩ ምክንያቶችን ሰጥተዋል። ከእነዚህም መካከል ኩባንያው የሚያቀርባቸው ቴክኖሎጂዎች ለቻይና መንግሥት ስለላ የሚያመቹ በመሆናቸው የደኅንነት ስጋት ናቸው ይላሉ። ነገር ግን ሁዋዌ ይህንን ክስ በተደጋጋሚ ሲያስተባብል ቆይቷል። • በእጅ ስልክዎ በኩል እየተሰለሉ ቢሆንስ? • ሳምሰንግ እንደ መጽሐፍ የሚገለጥ ስልክ አመረተ • ዋትስአፕ ሲጠቀሙ እንዴት ራስዎን ከጥቃት መከላከል እንደሚችሉ ያውቃሉ? የጉግል የቀድሞ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ኤሪክ ሽሚት በኢንተርኔት አገልግሎት ዙሪያ ዓለም በሁለት ልትከፈል እንደምትችል ይተነብያሉ። "በቻይና የሚመራ የኢንትርኔት አገልግሎትና በአሜሪካ የሚመራ ኢንትርኔት መምጣቱ አይቀርም" ይላሉ። ይህ ከተከሰተ አፍሪካ ከአንደኛው ወግና መቆም የለባትም ብለው ለቢቢሲ የተናገሩት ደግሞ በአፍሪካና ቻይና ግንኙነት ላይ ባለሙያ የሆኑት ሃሪተ ካሪዩኪ ናቸው። "ፍልሚያው የእኛ ስላልሆነ ለእኛ የሚሻለው ላይ ነው ማተኮር ያለብን" ሲሉ ይመክራሉ። ካሪዩ አክለውም የአፍሪካ ሃገራት በጋራ ሆነው ያላቸውን አማራጮች ለሕዝባቸው በማስረዳት የአውሮፓ ሕብረት ያወጣውን አይነት አፍሪካውያን ተጠቃሚዎችን የሚጠብቅ የመረጃ ጥበቃ ሕግ ለማውጣት መስማማት አለባቸው። • ተማሪዎች አስተማሪያቸውን በመግደል ተጠርጥረው ተያዙ "ይህ ምናልባትም አፍሪካ እንዲሁ ዝም ብላ ገበያው የሚያቀብላትን ከመጠቀም ውጪ ለአህጉሪቱ ተስማሚ የሆኑ ቴክኖሎጂዎችን ለመፍጠር ጊዜው ሳይሆን አይቀርም። አፍሪካዊያን እየገፋ የመጣውን የዲጂታል ቅኝ ግዛት ለመጋፈጥ ራሳቸውን ማዘጋጀት አለባቸው" ይላሉ። 'ስርሰራ በአፍሪካ ሕብረት ላይ' በአሁኑ ወቅት በሁዋዌ ላይ የሚቀርበው ስጋት ትኩረት የሚያደርገው በምዕራቡ ዓለም ያለውን የመረጃ መረብ ደኅንነት ላይ ይሁን እንጂ፤ ቀደም ሲል አፍሪካ ውስጥ ተፈጸመ ከተባለ የመረጃ ደኅንት ጥሰት ጋር የቻይናው ኩባንያ ስም ተነስቶ ነበር። ሁዋዌን የሚተቹት በማስረጃነት የሚጠቅሱት ባለፈው ዓመት ለ ሞንድ የተባለው የፈረንሳይ ጋዜጣን ነው። ጋዜጣው አዲስ አበባ ውስጥ በሚገኘው የአፍሪካ ሕብረት ጽህፈት ቤት ውስጥ በሁዋዌ የተዘረጋው የኮምፒውተር ሥርዓት ለመረጃ ስርቆት ተጋልጧል የሚል ዘገባ ነበር ያቀረበው። መረጃው ጨምሮም ለአምስት ዓመታት ያህል ከሕብረቱ ጽህፈት ቤት ሰርቨር መረጃዎች እኩለ ሌሊት ላይ 8 ሺህ ኪሎ ሜትር ርቆ ቻይና ሻንጋይ ውስጥ ወደሚገኝ ሰርቨር ይተላለፍ እንደነበር መታወቁን አመልክቷል። • አምስት ካሜራ ያለው ተንቀሳቃሽ ስልክ ነገር ግን በዚህ የጋዜጣ ዘገባ ላይ የቀረበውን ውንጀላ የአፍሪካ ሕብረትም ሆነ የቻይና መንግሥት ባለስልጣናት አስተባብለውታል። የአፍረካ ሕብረት የመረጃ መረብ በሁዋዌ ተመዝብሯል መባሉን አስተባብሏል ሁዋዌ አፍሪካ ውስጥ ዘመናዊ ስልኮች መሸጥ ጨምሮ እጅግ ግዙፍ የቴሌኮም ሥራዎችን የሚያከናውን ኩባንያ ነው። በደቡብ አፍሪካው የዓለም አቀፍ ጉዳዮች ኢንስቲቲዩት ውስጥ የቻይናና አፍሪካ ከፍተኛ ተመራማሪ የሆኑት ኮበስ ቫን ስታደን ለቢቢሲ እንደተናገሩት በአፍሪካ ያሉትን አብዛኞቹን ፎርጂ የኢንትረኔት መረብን የዘረጋው ሁዋዌ ነው። ሁዋዌ አፍሪካ ውስጥ: ምንጭ፡ አውስትራሊያን ስትራተጂክ ፖሊሲ ኢኒስቲቲዩት፣ ሁዋዌ፣ አይዲሲ ሁዋዌ የመጀመሪያውን ጽህፈት ቤቱን በአፍሪካ ውስጥ የከፈተው ከ10 ዓመት በፊት ሲሆን የ5 ጂ ቴክኖሎጂን በአህጉሪቱ ውስጥ ለመጀመር የሚያስችለውን ኮንትራት ለማግኘት ከሚያስችለው ደረጃ ላይ ይገኛል። ሁዋዌ አፍሪካ ውስጥ ላለው ሰፊ ተሳትፎ ትልቅ አስተዋጽኦ ያደረገለት በአፍሪካ ውስጥ ያለውን እምቅ የኢንፎርሜሽን ኮምዩኒኬሽን ኢኮኖሚ አቅም በመጠቀም በኩል የመጀመሪያው ኩባንያ በመሆኑና ይህንንም ለመደገፍ ገንዘብ በማውጣቱ ነው። ለዚህ ደግሞ "ቻይና የምትሰጠው ድጋፍ የአፍሪካ መንግሥታት ከቻይና ኩባንያዎች ጋር እንዲሰሩ የሚያስገድዳቸው መሆኑ የበለጠ ጠቅሞታል" ይላሉ ቫን። የቴክኖሎጂ ምርምር ተቋም የሆነው አይዲሲ እንዳለው በአሁኑ ወቅት ሁዋዌ፣ ቴክኖና ኢንፊኒክስ የተባሉ ምርቶችንና ሳምሰንግን ከሚያመርተው ከሌላኛው የቻይና ኩባንያ ትራንሽን ቀጥሎ በአፍሪካ ውስጥ አራተኛው ትልቁ የስማርት ስልኮች ሻጭ ነው። አራቱም የስልክ ምርቶች በአሁኑ ጊዜ የሚጠቀሙት የጉግል አንድሮይድ ኦፕሬቲንግ ሥርዓትን ነው። ሁዋዌ ቻይና ከአሜሪካ ጋር የገጠመችው ፍጥቻ ወደ ቴክኖሎጂ ቀዝቃዛ ጦርነት የሚያድግ ከሆነና በአፍሪካ ያለውን ሥራውን የሚያሰጋው ከሆነ በአፍሪካ ያለው የበላይነትና ከአፍሪካ መንግሥታት ጋር ያዳበረው ግንኙነት በገበያው ላይ ለመቆት አመቺ እድልን ይፈጥርለታል። • ሞባይል ስልክዎ ላይ መከራን አይጫኑ • ጃፓን ከቀበሌ መታወቂያ ያነሰች ሞባይል ሠራች ለርካሾቹ የቻይና ስልኮች ምስጋና ይግባቸውና በአሁኑ ወቅት አብዛኞቹ አፍሪካዊያን የኢንተርኔትን አገልግሎት ይጠቀማሉ። አብዛኞቹን አፍሪካዊ ከኦፕሬቲንግ ሲስተሙ ይልቅ የሚያሳስባቸው ስልኮቹ ባለሁለት ሲም ካርድ መሆን አለመሆናቸውና ለረጅም ጊዜ የሚያገለግል ባትሪ ያላቸው መሆኑን ጨምሮ የስልኮቹ ዋጋ ውድ መሆን ነው። ፉክክር በአሜሪካና በቻይና የኢንተርኔት አገልግሎት ላይ በቻይናና አፍሪካ ግንኙነትና ኢንተርኔትን የተመለከቱ ጉዳዮች ጸሃፊ የሆኑት ኢጊኒዮ ጋግሊያርደን እንደሚሉት በአሜሪካና በቻይና መካከል የተፈጠረው እሰጥ አገባ ሁዋዌ በአፍሪካ ውስጥ ያለውን ገበያውን ለመጠበቅ የራሱን ሶፍትዌር እንዲጠቀም ሊገፋው እንደሚችል ገልጸዋል። ነገር ግን ይህንን ለማድረግ ርካሽና ቀላል እንደማይሆን ለቢቢሲ ተናግረዋል። ቻይና ውስጥ እንደሚደረገው በጉግል ፋንታ ባይዱ፣ ከትዊተር ይልቅ ሲና ዌቦን ለመጠቀም የሚያስችለውን አይነት ዝግ የኢንተርኔት መጠቀሚያ ዘዴን አፍሪካ ውስጥ ለመጠቀም አስቸጋሪ ነው። ነገር ግን የማኅበራዊ ሚዲያን፣ የመልዕክት መለዋወጫና የሞባይል ክፍያ መፈጸሚያ ያለውን ዊቻት የተባለው ባለብዙ ግልጋሎት መተግበሪያን በአፍሪካ ተግባራዊ ለማድረግ ይቻላል። ሁዋዌ በአፍሪካ ውስጥ አራተኛው ትልቁ የስማርት ስልክ ሻጭ ነው አፍሪካ እንድትመርጥ ትገደድ ይሆን? "የአፍሪካ ሃገራት ከአንዱ ወገን መቆም የለባቸውም፤ በዚህ የቴክኖሎጂ ፍልሚያ ውስጥ ገለልተኛ የሆነ እንቅስቃሴ በመጀመር የራሳቸውን ጥቅም ማስጠበቅ የሚችሉበትን አጋጣሚ ሊፈጥሩ ይችላሉ" ይላሉ ኢጊኒዮ ጋግሊያርደን። በጥናታቸው ላይ የአፍሪካ ሃገራትን ቁጥጥር የምታደርግበትን የኢንተርኔት ሥርዓት እንዲጠቀሙ ቻይና አጥብቃ ገፍታለች የሚለውን ከጥርጣሬ ውጪ ማስረጃ እንዳላገኙለት ጠቁመዋል። ነገር ግን ኢጊኒዮ ጋግሊያርደን እንደሚያስቡት ቻይና ጥቅሟን ለማስከበር ስትል ከአፍሪካ መንግሥታት ጋር ያላትን ግንኙነት በመጠቀም ኩባንያዎቿ በምዕራባዊያን ተፎካካሪዎቻቸው ላይ የበላይነት እንዲያገኙ የተቻላትን ሁሉ ልታደርግ ትችላለች። • ትውስታ- የዛሬ 20 ዓመት ኢትዮጵያ ሞባይል ስልክን ስትተዋወቅ • ሞባይል ለኢትዮጵያ እናቶችና ህፃናት ጤና በቻይናና በአሜሪካ መካከል ሊቀሰቀስ ከጫፍ የደረሰው የቴክኖሎጂ ቀዝቃዛ ጦርነት ለአፍሪካ መልካም አጋጣሚ እንደሆነ የሚናገሩት ካሪዩኪ አህጉሪቱም ጎራ ለመምረጥ መገደድ እንደሌለባትም ይመክራሉ። ደቡብ አፍሪካ ውስጥ ከሚገኘው የሞጃ ምርምር ኢንስቲቲዩት ባልደረባ የሆኑት ፋዝሊን ፍራንስማን እንደሚሉት "በአሁኑ ወቅት በአፍሪካ ውስጥ ከዳር እስከ ዳር የደረሰው የኢንተርኔት አገልግሎትና ቴክኖሎጂ በአብዛኛው የቻይና የቴክኖሎጂ ኩባንያዎች ባፈሰሱት መዋዕለ ነዋይ ነው።" ከዚህ አንጻር ተመራማሪዋ ፍራንስማን በእራሷ እይታ ጉዳዩን ስትደመድምም "አፍሪካ በፍልሚያው ከማን ወገን እንደምትቆም ከወሰነች ቆይታለች፤ ቻይናን መርጣለች" ትላለች።
يتواصل معظم الأفارقة على الإنترنت اليوم مستخدمين هواتف ذكية صينية الصنع يتواصل معظم الأفارقة على الإنترنت اليوم مستخدمين هواتف ذكية صينية الصنع على الأرجح، تدعمها شبكات صينية الصنع، نُفذ نصفها على الأقل بمعرفة شركة "هواوي"، عملاق الصناعة التكنولوجية في الصين. ويقول إريك أولاندر، من مشروع "تشاينا أفريقا" ومقره جنوب أفريقيا : "أسست هواوي الكثير من البنية التحتية لتكنولوجيا المعلومات الحالية في أفريقيا، وإذا نجحت الولايات المتحدة في عرقلة الشركة، فسوف تكون تبعات الخطوة مؤلمة للغاية بالنسبة لقطاع التكنولوجيا المتنامي في أفريقيا والذي يعتمد حاليا على شركة تقع على مفترق الطرق مع واشنطن". ويقود الرئيس الأمريكي دونالد ترامب حملة عامة يحث فيها الحلفاء لأمريكا على قطع الروابط مع هواوي، ويقول إن تكنولوجيا الشركة، وأشياء أخرى، تشكل خطرا أمنيا لأنها تسمح للحكومة الصينية بالتجسس. ونفت شركة هواواي مرارا وتكرارا هذه المزاعم. ويتوقع إريك شميتدت، المدير التنفيذي السابق لغوغل، إن احتمال أن تشعل الحملة الأمريكية ما سماه بالانقسام الحتمي للإنترنت، بين "إنترنت تقوده الصين، وإنترنت بقيادة غير صينية تقوده أمريكا". هل ستضطر أفريقيا إلى الاختيار بين غوغل وهواواي؟ وقالت هاريت كاريوكي، متخصصة في العلاقات الصينية الأفريقية، لبي بي سي إن حدث ذلك، لا ينبغي لأفريقيا أن تأخذ جانبا. وأضافت : "إنها ليست معركتنا، بل ينبغي علينا بدلا من ذلك أن نركز على من يعمل من أجلنا". وقالت ينبغي على الدول الأفريقية، بدلا من ذلك، أن تجتمع وترفع وعي المواطنين بشأن ما في مصلحتهم، وأتمنى أن يتفقوا على قانون حماية للبيانات على غرار الاتحاد الأوروبي لحماية المستهلكين الأفارقة. وأضافت : "ربما يكون هذا هو الوقت المناسب الذي تدرس فيه أفريقيا تطوير تكنولوجياتها الخاصة لسوقها بدلا من أن تكون مستهلكا سلبيا. أريد أن أرى اجتماعا للدول الأفريقية وتحركا ضد هذا الاستعمار الرقمي الزاحف". "اختراق الاتحاد الأفريقي" وعلى الرغم من تركيز المخاوف الأخيرة بشأن هواوي على شبكات الاتصال في الغرب، تشير مزاعم أيضا إلى حدوث اختراق أمني سابق في أفريقيا. ويشير منتقدون لعمليات هواوي إلى تقرير نشرته صحيفة "لو موند" الفرنسية في يناير / كانون الثاني عام 2018 يتحدث عن مزاعم تعرض نظام الكمبيوتر في مقر الاتحاد الأفريقي في العاصمة الإثيوبية أديس أبابا، ونظام وضعته شركة هواوي، للاختراق. وتبين أنه على مدار خمس سنوات، في الفترة بين منتصف الليل والساعة الثانية، كان يجري نقل بيانات من أجهزة خوادم الاتحاد الأفريقي لمسافة تزيد على ثمانية آلاف كيلومترا إلى شنغهاي في الصين. ونفى الاتحاد الأفريقي ومسؤولون صينيون هذه المزاعم. نفى الاتحاد الأفريقي اختراق نظام كمبيوتر هواوي في مقر المنظمة وامتنعت الحكومات الأفريقية، حتى تلك الحكومات التي تربطها علاقات أمنية وثيقة مع الولايات المتحدة، عن الخوض في الجدل الدائر بشأن هواوي، والأسباب واضحة. تدير هواوي عمليات واسعة النطاق في أفريقيا، بما في ذلك بيع الهواتف الذكية. وقال كوباس فان ستادين، باحث بارز في الشؤون الصينية الأفريقية في معهد جنوب أفريقيا للشؤون الدولية، لبي بي سي إن شركة هواوي صنعت معظم شبكات الإنترنت الجيل الرابع في أفريقيا. وقال بوب كوليمور، المدير التنفيذي لشركة "سافاري كوم" التكنولوجية العملاقة في كينيا، إن هواوي كانت "شريكة كبرى لعدة سنوات". وأضاف : "نرغب في التمسك بالشركاء قدر استطاعتنا، لكن يمكن أن توجد بعض الصعوبات العملية إذا كان الحظر على شركات أمريكية تعمل مع هواوي لأنه قطاع أعمال مترابط". وتعد الشركة، التي افتتحت أول مكتب لها في أفريقيا عام 1998، قطبا للفوز بعقود تنفيذ شبكات الجيل الخامس في القارة. وقال فان ستادين : "أصبح توسيع نطاق وجود شركة هواوي في القارة ممكنا من خلال كونها أول شركة تستغل إمكانات اقتصاد تكنولوجيا المعلومات في أفريقيا، وتتمتع بالموارد اللازمة لدعم مشروعاتها". وأضاف : "كما ساعدت ظروف المساعدات التي تقدمها الصين وتتطلب من الحكومات الأفريقية العمل مع الشركات الصينية". وتقول شركة "آي دي سي" لبحوث التكنولوجيا إن شركة هواوي تعد حاليا رابع أكبر بائع لأجهزة الهواتف الذكية في أفريقيا، في مرتبة تلي شركة "ترانسيون" الصينية التي تنتج العلامتين التجاريتين "تيكنو" و "إنفينيكس"، وفي مرتبة تلي "سامسونغ". تستخدم هواواي نظام تشغيل "أندرويد" التابع لشركة غوغل وتستخدم جميع العلامات التجارية الأربع نظام تشغيل "أندرويد" التابع لشركة غوغل. ويقول فان ستادين : "تعد أفريقيا آخر سوق تكنولوجي في العالم، والسيطرة عليه بمثابة مفتاح". وأضاف : "بعض الناس، مثل سوق جنوب أفريقيا التي تمثل فيها شركة هواوي قوى رئيسية، يشعرون بقلق من احتمال حرمانهم من نظام غوغل، لكن هواوي يمكن أن تستخدم الوضع الحالي لتغيير اللعبة". وقال فان ستادين :"قليل من الشركات الأمريكية تعرف كيف تعمل في السوق الأفريقية، لتصنع منتجات ذات صلة بالمستهلكين في القارة. ويمكن لشركة هواوي أن تستخدم الوضع الحالي لتغير الحسابات وتطوير برمجيات بلغات تخدم بالفعل السوق الأفريقية". وأضاف أن معظم الأفارقة يستخدمون الإنترنت حاليا والفضل في ذلك يعود إلى استخدام هواتف صينية رخيصة الثمن، والكثير يهتم بالسعر ومقارنته بمميزات الهاتف، مثل تزويد الهاتف بشريحتين للاتصال وعمر بطارية طويل، أكثر من الاهتمام بنظام التشغيل. معظم الأفارقة يستخدمون الإنترنت حاليا والفضل في ذلك يعود إلى استخدام هواتف صينية رخيصة الثمن الإنترنت الأمريكي والإنترنت الصيني يوافق إغنيو غاغلياردون، صاحب دراسة "أفريقيا الصينية ومستقبل الإنترنت " على أن الصراع الدائر بين الصين والولايات المتحدة يمكن أن يدفع هواوي إلى زيادة استخدام برنامجها الخاص لدعم سوق الهواتف الذكية المزدهر. بيد أنه قال لبي بي سي لن يكون بناء هذه القدرة رخيصا أو سهلا. وسيكون من الصعب أيضا تصدير نموذج إنترنت مغلق من الصين، وهو ما يعني استخدام المستهلكين محرك بحث "بايدو" بدلا من "غوغل" واستخدام شبكة التواصل "سينا ويبو" بدلا من "تويتر". كما يمكن إطلاق تطبيق "ويشات"، وهو تطبيق متعدد الأغراض يجمع منصات التواصل الاجتماعي وخدمات الرسائل ومدفوعات الموبايل، في أفريقيا. تعتبر شركة هواوي رابع كبرى الشركات في أفريقيا لبيع الهواتف الذكية هل ستضطر أفريقيا إلى الاختيار؟ يقول غاغلياردون :"يجب ألا تختار الدول الأفريقية جانبا، سيكون من المثير للاهتمام في الواقع أن تتمكن هذه الدول خلال هذه الحرب التكنولوجية الباردة من تشكيل حركة عدم انحياز تهتم بمصالحها". ولم يرصد بحثه، رغم الشكوك، أي دليل على أن الصين تحث الدول في إفريقيا على تبني نسختها الخاضعة للرقابة من الإنترنت. وقال غاغلياردون : "ما تراه هو أن الصين تقدم منتجات طلبتها الحكومات الأفريقية". بيد أن غاغلياردون يعتقد أن الصين، في سعيها لحماية أعمالها، يمكنها الاستفادة من علاقتها مع الحكومات الأفريقية لوضع بروتوكولات تمنح شركاتها مميزات مقارنة بالغرب. وأضاف : "مع ذلك، لا أرى أن سوق المستهلك يتأثر، وأرى حتى الآن أن المستهلكين يواصلون التعرف على منتجات مختلفة للاختيار من بينها". وتقول فازلين فرانزمان، من معهد "موجا" للأبحاث في جنوب أفريقيا : "إن طفرة الإنترنت والتكنولوجيا الحالية (في أفريقيا) ترجع إلى حد كبير إلى استثمار شركات التكنولوجيا الصينية." وترى أن أفريقيا بالفعل اختارت، وكان اختيارها هو الصين.
https://www.bbc.com/amharic/news-47038300
https://www.bbc.com/arabic/business-46491019
የአሜሪካ ተጠባባቂ ጠቅላይ አቃቤ ህግ ማቲው ዊትኬር፣ የንግድ ቢሮ ኃላፊው ዊልበር ሮስ (ግራ) እና የሃገር ውስጥ ደህንንት ጽኃፊዋ ክርስተጄን ኒልሰን እና የኤፍቢአይ ዳይሬክተር ክርስቶፈር ዌሪይ። በዓለማችን ቁጥር ሁለት የተንቀሳቃሽ ስልክ አምራች ኩባንያ ላይ ከተመሰረቱት ክሶች መካከል የባንክ ማጭበርበር፣ ፍትህን ማደናቀፍ እና የቴክኖሎጂ ስርቆት የሚሉ ይገኙበታል። አሜሪካ በሁዋዌ ላይ የመሰረተችው ክስ ከቻይና ጋር የገጠመችውን የንግድ ጦርነት ወደለየት ደረጃ ከፍ ያደርገዋል፤ ሁዋዌም በመላው ዓለም ምርት እና አገልግሎቱን ለማስፋፋት የሚያደርገውን ጥረት ይገታዋል ተብሏል። ኩባንያውም ሆነ የፋይናንስ ኃላፊዋ ሜንግ ክሶቹን ያጣጥላሉ። የኩባንያው ባለቤት ልጅ እና የፋይናንስ ኃላፊ የሆኑት ሜንግ ዋንዡ በአሜሪካ ጥያቄ መሰረት ባሳለፍነው ወር ካናዳ ቫንኩቨር ከተማ ውስጥ በቁጥጥር ሥር እንዲውሉ መደረጉ ይታወሳል። በወቅቱ በቁጥጥር ሥር እንዲውሉ ሲደረግ የቀረበው ምክንያት አሜሪካ በኢራን ላይ የጣለችውን ማዕቀብ ኩባንያው ተላልፏል የሚል ነበር። • የሁዋዌ ባለቤት ልጅ ካናዳ ውስጥ ታሠረች • ትሩዶ፡ ከሁዋዌ ባልደረባ እስር ጀርባ ፖለቲካ የለም ''ለዓመታት የቻይና ኩባንያዎች ምርቶችን ወደ ውጪ በሚልኩበት ወቅት የአሜሪካ ሕጎችን ይጥሳሉ፤ ለማዕቀቦች ደንታ ቢስ ናቸው። ይህን ሁሉ ሕገ-ወጥ ተግባራት የሚፈጽሙት የአሜሪካንን የፋይናንስ ሥርዓት በመጠቀም ነው። ይህ መቆም አለበት'' ሲሉ የአሜሪካ የንግድ ቢሮ ኃላፊው ዊልበረ ሮስ ተናግረዋል። ሁዋዌ የባንክ ማጭበርበር፣ ፍትህን ማደናቀፍ ከሚሉ ክሶች በተጨማሪ ቲ-ሞባይል ከተሰኘ የሞባይል ኩባንያ የሞባይ ስልኮች ዕድሜ ማራዘም የሚቻልበትን ቴክኖሎጂ ሰርቋል የሚል ከስ ተመስርቶበታል። በጠቅላላው ሁዋዌ በአሜሪካ መንግሥት 23 ክሶች ተመስርቶበታል። የአሜሪካው ኤፍቢአይ ዳይሬክተር ክርስቶፌር ዋሪይ ሁዋዌ የሃገራችንን እና የዓለምን የንግድ ሥርዓት ጥሷል ያሉ ሲሆን፤ ጨምረውም ''ሁዋዌ ለአሜሪካ ምጣኔ ሃብት እና ብሔራዊ ደህንነት አደጋ ደቅኗል'' ሲሉ ተደምጠዋል። ሁዋዌ ከሳምሰንግ በመቀጠል በዓለማችን የቴሌኮሚኒኬሽን መሳሪያዎች አማራች እና አገልግሎት ሰጪ የሆነ ግዙፍ ኩባንያ ነው። የሁዋዌ ኩባንያ ባለቤት ልጅ እና የፋይንስ ኃላፊዋ ሜንግ ዋንዡ አሜሪካንን ጨምሮ ሌሎች ምዕራባውያን ሃገራት የቻይና መንግሥት ሁዋዌን ተጠቅሞ የስለላ አቅሙን ያሳድጋል ብለው ይሰጋሉ። ሁዋዌ ግን ከቻይና መንግሥት ጋር ምንም አይነት ግነኙነት የለኝም ይላል። • ትሩዶ፡ ከሁዋዌ ባልደረባ እስር ጀርባ ፖለቲካ የለም • የአሜሪካና ቻይና የንግድ ጦርነት ዓለምን ሊያደኽይ ይችላል • ቻይና ከአሜሪካ በሚመጡ ምርቶች ላይ የሶስት ቢሊዮን ዶላር ቀረጥ ጫነች የሁዋዌ ኩባንያ ባለቤት ልጅ እና የፋይንስ ኃላፊዋ እስር ግን የቻይና መንግሥትን እጅጉን አስቆጥቷል። ከሳምንታት በፊት በአሜሪካ ጥያቄ በካናዳ በቁጥጥር ሥር የዋሉት የፋይናንስ ኃላፊዋ ለጥቂት ቀናት በእስር ካሳለፉ በኋላ የ10 ሚሊዮን የካናዳ ዶላር ዋስ በመጥረት ከእስር ተለቀዋል። ይሁን እንጂ የፋይናንስ ኃላፊዋ ለ24 ሰዓታት በክትትል ስር የሚገኙ ሲሆን ሙሉ እንቅስቃሴያቸውን የሚጠቁም ቁርጪምጪት ላይ የሚታሰር ኤሌክትሮኒክ መሳሪያ ማሰር ግድ ሆኖባቸዋል።
رسم يظهر منغ وهي المحكمة وتتهم منغ، وهي ابنة مؤسس شركة هواوي، بخرق العقوبات الأمريكية المفروضة على إيران. وقبض عليها السبت في مطار فانكوفر، وتواجه احتمال ترحيلها إلى الولايات المتحدة. وطالبت الصين بالإفراج عنها لأنها "لم تخالف القوانين". وأرجأت محكمة كندية النظر في قضيتها إلى يوم الاثنين. وأعلن الأربعاء عن اعتقالها دون توضيح تفاصيل القضية لأن منغ طلبت عدم نشر التهم الموجهة إليها، ولكن المحكمة رفضت حظر النشر الآن. ما الذي حدث في المحكمة؟ خلال جلسة استماع بالمحكمة العليا في بريتش كولومبيا، اتهمت منغ باستعمال فرع لشركة هواوي اسمه "سكاي كوم" للالتفاف على العقوبات المفروضة على إيران منذ 2009 إلى 2014. كما اتهمت منغ بالتحايل وإخفاء حقيقة أن "سكاي كوم" فرع تابع لشركة هواوي. وتواجه منغ عقوبة بالسجن مدة 30 عاما إذا أدينت بالتهم الموجهة لها في الولايات المتحدة. وذكر مراسلون أنها لم مغلولة اليدين لدى مثولها أمام المحكمة وكانت تلبس قميصا أخضر. وقال محام يمثل الحكومة الكندية إن منغ متهمة "بالتآمر للتحايل على العديد من المؤسسات المالية". واستبعد أن تفرج عنها المحكمة بكفالة لأنها قد تغادر البلاد. علاقات متوتر اعتقال منغ يفاقم العلاقات المتوترة بين الصين والولايات المتحدة، إذ تبادلت الدولتان فرض رسوم جمركية متبادلة على سلع بقيمة مليارات الدولارات. وتعد شركة هواوي من أكبر شركات تكنولوجيا الاتصالات في العالم، وأصبحت ثاني أكبر شركة لصناعة الهواتف الذكية متقدمة على أبل. ولم تعلن السلطات الكندية عن اعتقال منغ حتى الأربعاء يوم مثولها أمام المحكمة. وكثيرا ما اتهم نواب أمريكيون شركة هواوي بأنها خطر على الأمن القومي الأمريكي وباستعمال التكنولوجيا في التجسس.
https://www.bbc.com/amharic/news-47731663
https://www.bbc.com/arabic/world-47732313
የፌስቡክ መስራችና ባለቤት ማርክ ዙከርበርግ ትልቁ የማህበራዊ ሚዲያ ፌስቡክ የሽብርተኝነት ይዘት ያላቸውን ይዘቶች ከድህረገፁ ላይ ለመለየትና ለማስወገድ እንደሚሰራም ቃል ገብቷል። ቁጣን የሚቀሰቅሱ አባባሎችን የሚፈልጉ የፌስቡክ ተጠቃሚዎች እንደዚህ ዓይነት አስተሳሰብ ወደ የሚከላከሉ የበጎ አድራጎት ገጾች በመምራት ድግፍ እንዲያገኙ ያደርጋል። • ፌስቡክ የምንጠቀምበት ሰዓት ሊገደብ ነው በኒውዚላንድ የሁለት መስኪዶች ላይ የተፈጸሙ ጥቃቶች በቀጥታ በማህበራዊ ሚዲያዎች ላይ ከተላለፈ በኋላ የማህበራዊ ሚዲያዎች ጫና በዝቶባቸዋል። ፌስቡክ ከዚህ በፊት የነጮችን ብሔርተኝነት የሚያሳዩ ይዘቶችን እንደ ዘረኝነት ስለማይቆጥራቸው በገፁ ላይ እንዲገኙ ፈቅዶ ነበር። "የአሜሪካ አክራሪ የነጮች ቡድንና በስፔን ያለው የባስክ ተገጣይ ቡድኖች አስፈላጊ የሰዎች ማንነት ክፍል እንደመሆኑት ሁሉ" የነጭ ብሔርተኝነትም ተቀባይነት ያለው እንደሆነ ይቀበል ነበር። ነገር ግን ረቡዕ እለት ገፁ ላይ ባሰፈረው ፅሁፍ ፌስቡክ ለሦስት ወራት "ከህብረተሰብ አካላትና ምሁራን" ጋር ምክክር ካደረገ በኋላ የነጮችን ብሔርተኝነት ከነጮች የበላይነትና ከሌሎች የተደራጁ የጥላቻ ቡድኖች "መለየት" አይቻልም ብሏል። 'የለቀቀው ሰው ብቻ አይደለም ተጠያቂ' በኒውዚላንድ የተደረገውን ጥቃት ተከትሎ ብዙ መሪዎች የማህበራዊ ሚዲያዎች በገፆቻቸው ላይ ለሚለጠፏቸው ፅንፈኛ ይዘቶችን ሃላፊነት እንዲወስዱ አስጠንቅቀዋል። የኒውዚላንዷ ጠቅላይ ሚኒስትር ጃሲንዳ አርደርን ስለማህበራዊ ሚዲያዎች ስትናገር "መልዕክቱን የለቀቀው ሰው ብቻ ሳይሆን አሳታሚዎቹም" እንደዚህ አይነት ይዘቶች ሲለቀቁ ሃላፊነት አለባቸው ብለዋል። • የፌስቡክ ተጠቃሚዎች የይለፍ ቃል ደህንነት አስተማማኝ አይደለም ተባለ 50 ሰዎችን የገደለው የኒውዚላንዱ ጥቃት ምስል ከማህበራዊ መድረኩ ላይ ከመውረዱ በፊት ከ4 ሺህ ጊዜ በላይ እንደታየ ፌስቡክ አስታውቋል። ድርጅቱ በ24 ሰዓት ውስጥ የምስሉ 1.2 ሚሊዮን ቅጂዎችን ከመለቀቅ የከለከለ ሲሆን 300 ሺህ የሚሆኑትን ደግሞ ከድረ ገፁ ላይ አጥፍቷል። የፈረንሳይ ሙስሊሞችን የሚወክል አንድ ቡድን ፌስቡክና ዩትዩብ ምስሉን በገፃቸው ስላስተላለፉ ከሷቸዋል። ፌስቡክ ላይ ያለን ግላዊ መረጃን እንዴት መጠበቅ ይቻላል?
خلصت شركة فيسبوك ألى أنه لم يعد ممكنا الفصل بين نزعات التعصب القومي للبيض وجماعات الكراهية المنظمة وتعهدت الشركة العملاقة لوسائل التواصل الاجتماعي بتعزيز قدرتها على تمييز وحظر مواد تبثها جماعات إرهابية. أما مستخدمو فيسبوك الباحثون عن كلمات عدائية فسيوجَهون إلى مؤسسة خيرية تُعنى بمكافحة نزعة أقصى اليمين المتطرفة. وتعرضت شبكة التواصل الاجتماعي لضغوط إثر عرض رجل لهجوم على مسجدين في نيوزيلندا عبر بث حي على منصتها. وكانت فيسبوك سمحت في السابق ببث بعض المواد التي تضمنت نوعا من التعصب القومي للبيض لم تكن تراها عنصرية - ومن بينها السمح لمستخدمين بالدعوة إلى تأسيس دول لذوي الاصول العرقية البيضاء فقط. وقالت الشركة إنها كانت تعتبر الدعوات القومية للبيض شكلا مقبولا من أشكال التعبير عن الرأي على غرار "أشياء من أمثال نزعات الفخر لدى الأمريكيين والنزعة الانفصالية لدى سكان إقليم الباسك، والتي تمثل جانبا هاما من هوية الأشخاص". ولكن في تدوينة يوم الأربعاء، قالت الشركة إنه وبعد ثلاثة أشهر من التشاور مع "أعضاء من المجتمع المدني والأكاديميين"، توصلت إلى أنه لا يمكن الفصل بين الدعوات القومية المتعصبة للبيض وجماعات الكراهية المنظمة. ليس صاحب المنشور وحده في أعقاب حادث إطلاق النار الجماعي الذي شهدته نيوزيلندا في وقت سابق من الشهر الجاري، دعا العديد من قادة العالم شركات وسائل التواصل الاجتماعي إلى تحمل المزيد من المسؤولية عن المواد المتطرفة التي تُنشر على منصاتها. جاء قرار شركة فيسبوك إثر عرض رجل لهجوم على مسجدين في نيوزيلندا عبر بث حي على منصتها وقالت رئيسة وزراء نيوزيلندا جاسندا أردرن إن شبكات التواصل الاجتماعي كانت "الناشر، وليس فقط صاحب المنشور"، في إشارة إلى احتمالية مساءلة تلك الشبكات عن المادة المنشورة على منصاتها. وأقرت فيسبوك في السابق بأن مقطع فيديو بالهجوم، الذي راح ضحيته 50 شخصا، حظي بأكثر من أربعة آلاف مشاهدة قبل حذفه. وقالت الشركة إنها في غضون 24 ساعة حظرت 1.2 مليون نسخة إبان تحميلها كما حذفت 300 ألف نسخة أخرى. وتقاضي جماعة تمثل المسلمين الفرنسيين كلا من شركة فيسبوك وموقع يوتيوب لسماحهما ببث لقطات هجوم نيوزيلندا على منصاتهما. واتخذت شركات تقنية أخرى خطوات على صعيد تضييق الخناق على مشاركة الفيديو. وحظر موقع ريديت للتواصل الاجتماعي منتدىً للنقاش على منصته بعد تداول لقطات من الهجوم على صفحة المنتدى. وقالت شركة فالف لتطوير ألعاب الفيديو إنها حذفت أكثر من 100 "إشادة" سجلها مستخدمون ينشدون تخليد ذكرى منفذ الهجوم.
https://www.bbc.com/amharic/news-55930521
https://www.bbc.com/arabic/middleeast-55914154
ይህ የተባለው የብሄራዊ መረጃ ደህንነት አገልግሎት ለአገር ውስጥ መገናኛ ብዙሃን በላከው መግለጫ ነው። የብሄራዊ መረጃ ደህንነት አገልግሎት ከሌሎች የጸጥታ አካላት ጋር በመሆን በኤምባሲው ላይ ጥቃት በመፈጸም በሰው ህይወትና በንብረት ላይ ከፍተኛ ጉዳት ለማድረስ እንዲሁም የአዲስ አበባን ገፅታ ለማበላሸት በዝግጅት ላይ የነበሩ ናቸው ያላቸውን 15 ተጠርጣሪዎችን በቁጥጥር ስር ማዋሉን አስታውቋል። ሬውተርስ በጉዳዩ ላይ የተባበሩት አረብ ኤሜሬቶች የውጪ ጉዳይ ሚንስቴር አስተያየት ቢጠይቅም ምላሽ ሳያገኝ ቀርቷል። አገልግሎት መሥሪያ ቤቱ ለአገር ውስጥ መገናኛ ብዙሃን በላከው መግለጫ በህቡዕ የተደራጀው ቡድን ጥቃቱን ለመፈጸም ተልዕኳቸውን ከውጭ መቀበላቸውን እና ለጥቃት ሊጠቀሙባቸው ያዘጋጇቸው ከፍተኛ የጦር መሣሪያዎችና ተቀጣጣይ ቁሳቁሶች እና ሰነዶች መገኘታቸውን አመልክቷል። ጥቃቱን ለመፈጸም ሲንቀሳቀሱ ከነበሩት መካከል የቡድኑን አባላት ሲመራ ነበር የተባለው የ35 ዓመት ግለሰብ ከፌዴራል ፖሊስ የወንጀል ምርመር ቢሮ ጋር በመቀናጀት በቁጥጥር ሥር እንዲውል መደረጉን መግለጫውአመልክቷል። ይህ ጥቃት ለማድረስ የተሰማሩ ቡድን አባላትን ሲመራ ነበር የተባለው ግለሰብ ለጥቃቱ ማቀነባበሪያነት እንዲውል በአሥር ሺዎች የሚቆጠር የአሜሪካ ዶላር ከውጪ እንደተላከለት ከተሰበሰቡ መረጃዎች ማረጋገጥ እንደቻለ የብሄራዊ መረጃ ደህንነት አገልግሎት አስታውቋል። ሌላ ተመሳሳይ ተልዕኮ የተሠጠው ህቡዕ ቡድንም በሱዳን ካርቱም በሚገኘው የተባበሩት አረብ ኢሚሬትስ ኤምባሲ ላይ ተመሳሳይ ጥቃት ለመፈጸም ዝግጅት ሲያደርግ መቆየቱን የጠቆመው መግለጫው፤ መረጃውን ቀድሞ ያገኘውና ክትትል ሲያደርግ የቆየው የብሔራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት የግንኙነት መረቡን ለመበጣጠስ እንዲሁም ተጠርጣሪዎችን አድኖ ለመያዝም ከሱዳን የመረጃና የደህንነት ተቋም ጋር በቅንጅት መሰራቱን ጠቁሟል። በህቡዕ የተደራጀው ቡድኑ መሪ ኑሮውን በስዊዲን ያደረገው ግለሰብ መሆኑን እና ግለሰቡም በስዊዲን አገር በቁጥጥርሥር እንዲውል መደረጉን የብሄራዊ መረጃ ደህንነት አገልግሎት ገልጿል። ሌሎች ከሴራው ጋር ግንኙነት ያለቸውና በተለያዩ የዓለም ሀገራት የሚገኙ 21 ተጠርጣሪ ግለሰቦችንም በቁጥጥር ሥርየማዋሉ ተግባር ተጠናክሮ መቀጠሉን የብሔራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት ለመገናኛ ብዙሃን በላከው መግለጫአመልክቷል።
السلطات الإثيوبية أعلنت مصادرة أسلحة ونقلت الوكالة، عن جهاز المخابرات في إثيوبيا، أن السلطات تمكنت من إحباط المخطط ومصادرة أسلحة ومتفجرات ووثائق خلال عملية أمنية استهدفت مجموعة محلية كانت ستنفذ الهجوم بتعليمات من جهة "إرهابية" أجنبية ما كان سيؤدي لأضرار في الأرواح والممتلكات. وأشارت وكالة الأنباء الحكومية الإثيوبية إلى مخطط آخر لاستهداف البعثة الدبلوماسية الإماراتية في السودان. ولم تعلق الإمارات على هذه التقارير. وبحسب وكالة الأنباء الحكومية في إثيوبيا، فإن جهاز المخابرات الوطني الإثيوبي عمل بالتنسيق مع نظيره السوداني في ما يتعلق بالمؤامرة التي تستهدف الدبلوماسيين الإماراتيين. مواضيع قد تهمك نهاية ولم تعلق السلطات السودانية أيضا على التقارير الإثيوبية. واعتقلت السلطات الإثيوبية بعض المشتبه بهم من المجموعة بالقرب من السفارة الإماراتية في العاصمة أديس أبابا، بحسب التقارير. ووفقا للوكالة، فقد تلقى آخرون مبالغ نقدية من الجهة الخارجية التي خططت للهجوم، كما تم اعتقال أحد المتورطين في المؤامرة في السويد.
https://www.bbc.com/amharic/news-47952556
https://www.bbc.com/arabic/middleeast-47927518
69 ሰዎች የሞት ፍርድ ሲበየንባቸው ቀሪዎቹ ደግሞ ከሶስት እስከ ሰባት ዓመት ድረስ ተፈርዶባቸዋል። ተጠርጣሪዎቹ ከኢራን አብዮታዊ ጥበቃ ቡድን ጋር ግንኙነት አላቸው በሚል ነበር በቁጥጥር ስር የዋሉት። የሱኒ እስልምና ሃይማኖት ተከታይ የሆነችው ባህሬን፣ የሺያ ተከታይ የሆነችው ኢራንን ከመሰሎቿ ጋር በመሆን በባህሬን መረጋጋትና ሰላም እንዳይኖር እየሠራች ነው የሚል ውንጀላ አቅርባ ነበር። • ኬንያዊቷ የሰብዓዊ መብት ተሟጋች ሞታ ተገኘች • መንግሥትን ተሳድቧል የተባለው ደራሲ ተከሰሰ 58 ተጠርጣሪዎች በሌሉበት የፍርድ ሂደቱ የተከናወነ ሲሆን የባህሬን ዜግነታቸውን የተነጠቁት ሰዎች መጨረሻቸው ምን ሊሆን እንደሚችል እስካሁን የተገለጸ ነገር የለም። ባሳላፍነው መስከረም ነበር የባህሬን ከፍተኛ ፍርድ ቤት ''የባህሬን ሂዝቦላህ'' ከተባለው አሸባሪ ቡድን ጋር ግንኙነት አላቸው ያላቸውን 169 ሰዎች የክስ ሂደት እየተከታተለ እንደሆነ ያስታወቀው። ተጠርጣሪዎቹም ፈንጂዎችን በመቅበር፣ የግድያ ሙከራ በማድረግ፣ ንብረት በማውደምና ህገወጥ የጦር መሳሪያ በማዘዋወር ክሶች ቀርበውባቸዋል። ማክሰኞ ዕለትም ፍርድ ቤቱ ለመጨረሻ ክስ የቀረቡት 139 ተጠርጣሪዎች ላይ የእስር ፍርድ የበየነ ሲሆን 96 ተጠርጣሪዎች ደግሞ እያንዳንዳቸው ከ700 ሺ ብር በላይ እንዲከፍሉ ተፈርዶባቸዋል። ለፍርድ ከቀረቡት 138ቱ ያለምንም ይግባኝ የባህሬን ዜግነታቸው ሙሉ በሙሉ የተገፈፈ ሲሆን አንድ ግለሰብ ግን የእስር ፍርድ ብቻ ተበይኖበታል። • የወሲብ ቪዲዮ ህይወቷን ያሳጣት ወጣት • ሶሪያውያን ስደተኞች በአዲስ አበባ ጎዳናዎች የዓለማቀፉ ሰብአዊ መብት አዋጅ መሰረት ግን ማንኛውም ግለሰብ ዜግነት የማግኘት ሙሉ መብት ያለው ሲሆን በማንኛውም ሁኔታ ዜግነቱን መነጠቅም ሆነ ወደ ሃገሩ መግባት እንደሚችል ተደንግጓል። በአውሮፓውያኑ 2018 የባህሬን መንግስት በተመሳሳይ መልኩ ስምንት ዜጎቹን ዜግነታቸውን በመንጠቅ ወደ ኢራን አባሯቸው ነበር።
نفت إيران مرارا تدخلها لإثارة اضطرابات في البحرين وحُكم على 69 متهما بالسجن مدى الحياة، بينما صدرت أحكاما بالسجن بحق آخرين تتراوح بين ثلاث سنوات وسبع سنوات. وكانت المحكمة قد وجهت لهم تهمة تأسيس خلية ترتبط بصلة بالحرس الثوري الإيراني. واتهمت المملكة البحرينية، التي يحكما السنّة، إيران بإثارة الاضطرابات بين الشيعة، الذي يشكلون غالبية سكان البلاد، منذ قمع انتفاضة مؤيدة للديمقراطية في عام 2011. وكانت إيران قد دعمت الانتفاضة، لكنها دأبت على نفي أي دعم من جانبها للجماعات المسلحة الشيعية المحلية التي نفذت هجمات استهدفت قوات الأمن. وقال مصدر قضائي لوكالة فرانس برس للأنباء إن 58 شخصا حُكموا غيابيا. وكانت النيابة العامة في البحرين أعلنت في سبتمبر/أيلول الماضي، أنها اتهمت 169 شخصا لم تكشف عنهم بأنهم أعضاء في خلية إرهابية أشارت إليها باسم "حزب الله البحريني"، اقتداء باسم الحركة الشيعية اللبنانية المسلحة المدعومة من إيران. كما وجهت اتهامات للمشتبه بهم بتفجير قنابل ومحاولات قتل والإضرار بالممتلكات وحيازة الأسلحة والمتفجرات بصورة غير قانونية. وزعم الادعاء أن "حزب الله البحريني" قد تأسس "بناء على طلب قادة النظام الإيراني الذين أمروا عناصر الحرس الثوري الإيراني بتوحيد العناصر الإرهابية المتمركزة في البحرين لتنفيذ مخططاتهم وأعمالهم الإرهابية في البحرين". كما تحدث الادعاء عن تدريب الحرس الثوري لأعضاء الخلية في لبنان وإيران والعراق، وقدم لهم "الدعم الفني واللوجستي والمالي". وقال الادعاء يوم الثلاثاء إن محكمة الجنايات العليا أصدرت أحكاما بالسجن على 139 متهما وتغريم 96 منهم 265 ألف دولار لكل منهم. وحُكم على شخص واحد بالسجن دون تجريده من الجنسية، كما برأت المحكمة 30 آخرين. وقال معهد البحرين للحقوق والديمقراطية، ومقره في العاصمة البريطانية لندن، إن الحكم الصادر يوم الثلاثاء يُعد أكبر واقعة يحدث خلالها تجريد أشخاص من الجنسية عن طريق قرارات محكمة أو أوامر تنفيذية منذ عام 2012. وقالت جماعات حقوق الإنسان إن العملية تفتقر إلى الضمانات القانونية الكافية، كما أن معظم البحرينيين الذين جُردوا من جنسيتهم أصبحوا عديمي الجنسية بالفعل. وقال سيد أحمد الوديعي، الذي جردته وزارة الداخلية من جنسيته في عام 2015 بتهمة "تشويه صورة النظام"، وهو مدير بمعهد البحرين للحقوق والديمقراطية : "لا يمكن لمحاكمة جماعية أن تحقق نتيجة عادلة، كما أن حرمان أشخاص من جنسيتهم في محاكمة جماعية يعد انتهاكا واضحا للقانون الدولي". وينص الإعلان العالمي لحقوق الإنسان على أن لكل شخص الحق في الجنسية وأنه لا يجوز حرمان أحد من جنسيته تعسفا أو من حق دخول بلاده. وكانت الحكومة البحرينية قد رحّلت في عام 2018 ثمانية أشخاص عديمي الجنسية إلى العراق بعد أن جردتهم من الجنسية بسبب "الإضرار بأمن الدولة".
https://www.bbc.com/amharic/news-54841979
https://www.bbc.com/arabic/world-54838318
የትግራይ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ደብረፅዮን ገብረሚካኤል (ዶ/ር) በበኩላቸው ከዚህ ቀደም የፌደራል አስተዳደሩ ክልሉን ለመውረር እያሴረ ነው በማለት ሲወነጅሉ ተሰምተዋል። በፌደራል መንግሥቱና በክልሉ ያለው ወታደራዊ ግጭት ወደ እርስ በርስ ጦርነትም እንዳያመራም ስጋቶች አሉ። የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት በአስቸኳይ ጦርነቱን እንዲያረግቡትም ጥሪ አድርጓል። ግጭቱ በምን ሁኔታ ነው ያለው? የፌደራል መከላከያ ሰራዊት ወደ ትግራይ ክልል ተጨማሪ ወታደሮችን እንደሚልክና በአገሪቷም የሚገኙ የሰራዊቱ አባላትንም እየተሰበሰሰቡ መሆኑንም የኢፌዲሪ መከላከያ ሰራዊት ምክትል ኤታማዦር ሹም እና የኦፕሬሽን ዘርፍ ሐላፊ ጄኔራል ብርሃኑ ጁላ ከሰሞኑ አስታውቀዋል። ጄኔራል ብርሃኑ እንዳሉት የሰራዊት አባላቱ በክልሉ ለሚገኘው የመከላከያ ሰሜን ዕዝ ድጋፍ ለመስጠት እንደሆነ ገልፀዋል። የሰሜን እዝ በክልሉ አስተዳዳሪ ህወሃት ቁጥጥር ስር እንዳለ ክልሉ ገልጿል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ በትግራይ ላይ የሚደረገው የጦር ተልዕኮ "ውስን" እንደሆነና "የፌደራል መንግሥት ልዩነቶችን በሰላማዊ መንገድ ለመፍታት ለወራት ያህል በትእግስት ተሞክሮ ባለመሳካቱ ጦርነቱም የመጨረሻ አማራጭ ሆኗል" በማለት በትዊተር ገፃቸው ላይ አስፍረዋል። የክልሉ ፕሬዚዳንት ደብረፅዮን በበኩላቸው የትግራይ ኃይል በክልሉ የሚገኙትን የመከላከያ ሰሜን ዕዝ ጦር መሳሪያም ሙሉ በሙሉ በቁጥጥር ስር አውሏል ብለዋል። ቀውሱ እየተቀጣጠለና ምንም አይነት የመቀዛቀዝ ሁኔታም እንደሌለም እየተነገረ ነው። በውጊያው ስለተገደሉም ሆነ ስለተጎዱ ሰዎች ምንም አይነት መረጃ ባለመገኘቱ ግጭቱ ምን ያህል ከባድ እንደሆነ ማወቁን ፈታኝ አድርጎታል። ይህም በተወሰነ መንገድ ግጭቱን ተከትሎ የስልክና የኢንተርኔት አገልግሎት በትግራይ ክልል ከመቋረጡ ጋር ተያያይዞ ነው። በክልሉ ተቋርጦ የነበረው የመብራት አገልግሎት በአሁኑ ወቅት ተመልሷል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ ስለ ግጭቱ ዝርዝር መረጃ ከመስጠት የተቆጠቡ ሲሆን በምትኩ የጦርነት ተልዕኮው ሲጠናቀቅ መረጃዎች ይፋ እንደሚሆኑ ቃል ገብተዋል። በአሁኑ ሰዓት የምናውቀው ነገር ቢኖር የጦርነት ወሬዎች ከሁለቱም አካላት በተደጋጋሚ መነገራቸውን ነው። ደብረፅዮን በበኩላቸው ክልሉን ለመከላከል ዝግጁ እንደሆኑ ገልፀው ትግራይ "ለወራሪዎች መቀበሪያ ትሆናለች" ብለዋል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ ህወሃት በተደጋጋሚ ግጭት በማነሳሳት የወነጀሉት ሲሆን "ቀዩ መሥመር የመጨረሻው ነጥብ ታልፏል።" ብለዋል። ጄኔራል ብርሃኑ በበኩላቸው ለህወሃት ታማኝ የሆኑ የክልሉ የፀጥታ ኃይሎችንም በአገር ክህደት ወንጅለዋቸዋል። የፌደራል መንግሥቱንና ክልሉን ምላሽ የተመለከቱ ታዛቢዎች የእርስ በርስ ጦርነት ጅማሮ ነው በማለት ቢሰጉም ጠቅላይ ሚኒስትሩ ግን ይህንን ፍራቻ ቀለል አድርገውታል። ከጠቅላይ ሚኒስትር ቢሮ የወጣው መግለጫ እንደሚያመላክተው የትግራይ ክልል ለመጪዎቹ ስድስር ወራት በወታደራዊ ዕዝ (ኮማንድ ፖስት) ትተዳደራለች። በጠቅላይ ኤታማዦር ሹም የሚመራም ግብረ ኃይል ተቋቁሟል። ግብረ ኃይሉ፦ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ ወደ ስልጣን ከመጡበት ጀምሮ የክልሉ አስተዳዳሪ ህወሃትና የፌደራል መንግሥት ግንኙነት ከጊዜ ወደጊዜ እየሻከረ መጥቶ የማይታረቅ የቅራኔ ደረጃም ላይ ደርሰዋል። ለሁለት አስርት አመታት የገዢው ፓርቲ ኢህአዴግ መስራችና አውራ የነበረው ህወሃት ጠቅላይ ሚኒስትሩ ወደ ስልጣን በመጡ ማግስት ተፅእኖው ቀንሷል። በባለፈው አመትም በብሄር የተደራጁትን የግንባሩን ፓርቲዎች በማዋሃድ ብሄራዊ የሆነ ብልፅግና ፓርቲን ጠቅላይ ሚኒስትሩ ቢመሰርቱም ህወሃት አልቀላቀልም በማለት በእምቢተኝነት ፀንቷል። በዛሬው ዕለት ከጠቅላይ ሚኒስትር ቢሮ በወጣው መግለጫው የተወሰኑ የህወሃት አባላት "ከፍትህ ሸሽተው" እንደተደበቁና ጠቅላይ ሚኒስትሩ በአገሪቱ ላይ ያደረጉትን ማሻሻያ የሚቃወሙ ናቸው ብለዋል። በተለይም የፌደራልና የትግራይ ክልል መንግሥት ግንኙነት የማይታረቅ ደረጃ የደረሰው በኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ምክንያት የፌዴሬሽን ምክር ቤትም ሆነ ፓርላማው ምርጫው በሕገ መንግሥት ትርጓሜ እንዲራዘም ያፀደቀ ቢሆንም የትግራይ ክልል ምርጫ ማድረጉ የበለጠ ነገሩን አክርሮታል። የፌደራል መንግሥት ክልሉ ያደረገውን ምርጫ ህገወጥና ተፈፃሚነት የሌለው ነው ብሏል። በፌደራል መንግሥቱ ተቀባይነት ሳይኖረው ክልሉ ያደረገው ምርጫ ጥያቄን የፈጠረ ሲሆን ክልሏ ራሷን የቻለ አስተዳደር 'ዲፋክቶ ስቴት' እንዲኖራት የሞከረ ነው በማለት አስተያየታቸውን የሰጡ አሉ። ህወሃት በበኩሉ ክልሉ የኢትዮጵያ አካል እንደሆነና" የራስን በራስ መተዳዳርና የመወሰን መብትን" አሳልፎ እንደማይሰጥና ጠቅላይ ሚኒስትሩ "ጠንካራ አሃዳዊ ስርአት" ለመገንባት እየሞከሩ ነው በማለት ተቃውሟል። የፌደራል መንግሥት በትግራይ ላይ ለስድስት ወራት የሚቆይ አስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ያሳለፈ ሲሆን በክልሉ በረራዎችን ማድረግም ተከልክሏል። ዲፕሎማቶች ምን እያሉ ነው? የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዋና ፀሃፊ አንቶኒዮ ጉተሬዝ በፌደራል መንግሥትና በትግራይ ክልል የተፈጠረው ግጭት "እጅግ አሳሳቢ" እንደሆነ ገልፀው ውጊያውን እንዲያረግቡት ጥሪ አድርገዋል። በዚሁ ሳምንት በአሜሪካ ምርጫ ተሰቅዘው ያሉት የውጭ ጉዳይ ኃላፊው ማይክ ፖምፔዮም ግጭቱ እንዲቆም ጥሪ አድርገዋል። "በዚህ ሁኔታ ህይወት መታጣቱ አሳዝኖራል። ሰላም እንዲመለስና ግጭቶች እንዲረግቡ አስቸኳይ እርምጃ እንዲወሰድ ጥሪ እናደርጋለን። የሰላማዊ ዜጎች ደህንነትና ጥበቃ አስፈላጊ ነው" ብለዋል በመግለጫቸው በአዲስ አበባ ተቀማጭነቱን ያደረገው የአፍሪካ ህብረትም በበኩሉ ውይይት እንዲካሄዱ ግፊት ቢያደርግም መንግሥት ለድርድር ፈቃደኛ እንዳልሆነ ሮይተርስ ምንጮችን ዋቢ አድርጎ ዘግቧል።
مقاتلو تيغراي يحشدون لمواجهة جيش أديس أبابا وكان قائد الإقليم ديبريتشان غيبيرمايكل اتهم حكومة آبي أحمد قبل أسابيع بمحاولة غزو الإقليم، وهو ما دفع الكثيرين إلى التخوف من أن تتسبب التحركات العسكرية في إشعال حرب أهلية. وطالب الأمين العام للأمم المتحدة أنطونيو غوتيريش بوقف فوري للتصعيد في إثيوبيا معربا عن "قلقه العميق" لما يجري. كما طالب وزير الخارجية الأمريكي مايك بومبيو أيضا بوقف التصعيد بشكل عاجل بهدف "حماية المدنيين". ما هي أحدث التطورات؟ حشد الجيش الفيدرالي المزيد من الجنود والمعدات في المناطق الشمالية المحيطة بالإقليم. مواضيع قد تهمك نهاية وقال الجنرال بيرهانو جولا، نائب رئيس الأركان، إن الجنود تم حشدهم من بقية أنحاء البلاد بهدف دعم قوات المنطقة الشمالية بالجيش في عملياتها في إقليم تيغراي. ويقع مقر قيادة المنطقة الشمالية بالجيش الإثيوبي في إقليم تيغراي، وسيطرت عليه قوات "جبهة تحرير شعب تيغراي". وأكد آبي أحمد في تغريدتين على حسابه على موقع تويتر أن العملية "محدودة" وكانت ضرورية كحل أخير بعد محاولات لحل الخلاف سلميا بصبر شديد استمر عدة أشهر. ويأتي ذلك بعدما أعلن غيبيرمايكل أن قوات تيغراي سيطرت على كل الأسلحة والمعدات التي كانت في مقر قيادة المنطقة الشمالية للجيش. هل الأمر خطير؟ من الصعب معرفة مدى خطورة الاشتباكات بين الطرفين ولا عدد الضحايا بسبب انقطاع الإنترنت وخطوط الهاتف عن الإقليم رغم عودة الكهرباء بشكل جزئي. كما رفض آبي أحمد خلال جميع الأحاديث التي أدلى بها إعطاء معلومات عن هذا الجانب، مؤكدا أن جميع المعلومات سيتم توفيرها بمجرد انتهاء العملية. وأكد غيبيرمايكل أن قوات الإقليم مستعدة للقتال دفاعا عن الإقليم وأراضيه وأنه سيكون "مقبرة للرجعيين". يمتلك أبناء تيغراي ملابس تقليدية وثقافة مميزة واتهمت رئاسة الوزراء "حركة تحرير شعب تيغراي" بالاستفزاز المتواصل والحض على العنف، مؤكدة أن "الخط الأحمر الأخير قد تم انتهاكه". أما الجنرال بيرهانو فاتهم الحركة بارتكاب جريمة "الخيانة". ودفعت هذه التصريحات المراقبين إلى الإعراب عن مخاوفهم من أن تكون هذه العملية بداية لحرب أهلية، لكن رئيس الوزراء يقلل في خطاباته من هذه الاحتمالات. وتوترت العلاقات بين الجبهة والحكومة في أديس أبابا لوقت طويل خاصة بعدما اعتادت الحركة في السابق السيطرة على السلطة في البلاد عبر تحالفات سياسية لكن ذلك كله تلاشي بعد فوز آبي أحمد برئاسة الوزراء قبل عامين. وقام آبي أحمد بحل التحالف السياسي الحاكم المكون من عدة عرقيات ومبني على العديد من الأحزاب السياسية المحلية وأعاد تشكيله في حزب واحد سماه حزب الازدهار لكن جبهة تحرير شعب تيغراي رفضت الانضمام للحزب. واتهمت أديس أبابا بعض قيادات الجبهة بالهروب من القضاء ومعارضة محاولات الإصلاح السياسي التي دشنها آبي أحمد. وانهارت العلاقات بشكل كامل بعدما عقدت الجبهة انتخابات محلية في شهر سبتمبر/ أيلول الماضي رغم اعتراض الحكومة الاتحادية. وقررت الحكومة الاتحادية في إثيوبيا تأجيل الانتخابات في مختلف أنحاء البلاد بسبب تفشي وباء كورونا لكن حكومة إقليم تيغراي عقدت الانتخابات في موعدها. واعتبرت أديس أبابا الانتخابات غير قانونية. ورغم تعهدات الجبهة بالحفاظ على وجود الإقليم في البلاد ضمن سيطرة الحكومة الاتحادية في السابق إلا أنها حاليا تدعم الدفاع عن الحكم الذاتي للإقليم وتعارض ما يسمية آبي أحمد بمحاولة بناء نظام اتحادي قوي في البلاد. وأعلنت أديس أبابا أيضا حال الطوارئ في الإقليم لمدة ستة أشهر ويشمل ذلك حظرا للطيران وإغلاقا شاملا لحدود الإقليم.
https://www.bbc.com/amharic/49080506
https://www.bbc.com/arabic/sports-49079443
የ34 ዓመቷ ካትሪን ማይርጋ፤ ሮናልዶ እንደ ጎርጎሮሳውያኑ አቆጣጠር በ2009 አሜሪካ፣ ላስ ቬጋስ በሚገኝ ሆቴል ውስጥ አስገድዶ እንደደፈራት መናገሯ ይታወሳል። ካትሪን ማይርጋ እና ፖርቹጋላዊው እግር ኳስ ተጫዋች ሮናልዶ 2010 ላይ ያለ ፍርድ ቤት ጣልቃ ገብነት ስምምነት ማድረጋቸው ተገልጿል። ሮናልዶ በካትሪን የቀረበበትን ውንጀላ ባይቀበልም፤ 2018 ላይ ክስ ከፍታለች። • ሮናልዶ "ደፍሮኛል" ያለችው ሴት ከመብት ተሟጋቾች ድጋፍ አገኘች • ክሪስቲያኖ ሮናልዶ ከቀረበበት የመድፈር ክስ ጋር በተያያዘ የዘረመል ናሙና እንዲያቀርብ ታዘዘ • ናይኪ ሮናልዶ ላይ የቀረበው ውንጀላ"አሳስቦኛል" አለ ትላንት የላስ ቬጋስ አቃቤ ሕግ በሰጡት መግለጫ "ክሱን የሚያጠናክር ማስረጃ የለም" ብለዋል። ካትሪን መደፈሯን ሪፓርት ያደረገችው 2009 ላይ ነበር። በወቅቱ ማን፣ የት እንደደፈራት በይፋ ለመናገር ፈቃደኛ አልነበረችም። "ስለዚህም ፖሊሶች ምርመራ ማድረግ አልቻሉም ነበር" ተብሏል። ነሀሴ 2018 ላይ ምርመራ ይደረግልኝ ብላ በመጠየቋ፤ የላስ ቬጋስ ፖሊስ በድጋሚ ጉዳዩን መመርመር ጀምሯል። አቃቤ ሕግ በመግለጫው "አሁን በእጃችን ያለውን መረጃ ስንፈትሽ፤ ከቀረበው ክስ ባሻገር ክርስቲያኖ ሮናልዶ ወሲባዊ ጥቃት ስለማድረሱ ማስረጃ ስለሌለን ሮናልዶ አይከሰስም" ብሏል። አምና ክሱን ለመጀመሪያ ጊዜ ይፋ ያደረገው 'ደር ስፒግል' የተባለ የጀርመን ጋዜጣ ነበር። 2010 ላይ ካትሪን ክሱን በይፋ እንዳታቀርብ ከሮናልዶ ጋር በ375,000 ዶላር ተስማምተው እንደነበር ተገልጿል። የካትሪን ጠበቃ እንዳሉት፤ ካትሪን መደፈሯን በይፋ ተናግራ ክስ ለመመስረት የወሰነችው በ 'ሚቱ' (#MeToo) ንቅናቄ ተነሳስታ ነው። ሮናልዶ ከካትሪን ጋር 2009 ላይ ላስ ቬጋስ ውስጥ እንደተገናኙ ባይክድም፤ በመሀከላቸው የተፈጠረው ነገር "በጋራ ስምምነት የተደረገ" እንደነበረ ገልጿል። በወቅቱ የማንችስተር ዩናይትድ ተጫዋች የነበረው ሮናልዶ ወደ ሪያል ማድሪድ እየተዘዋወረ ነበር። ሮናልዶ አሁን ለጁቬንቱስ ይጫወታል። አምስት ጊዜ የዓለም ምርጥ ኳስ ተጫዋች ተብሏል።
ممثلو الادعاء في لاس فيجاس يقولون إن المزاعم "لا يمكن إثباتها دون أدنى شك" وكانت كاثرين مايورغا، البالغة من العمر 34 عاما، زعمت أن لاعب يوفنتوس اغتصبها في أحد فنادق لاس فيغاس عام 2009. وكانت تقارير أفادت أنها توصلت إلى تسوية خارج المحكمة مع اللاعب البرتغالي عام 2010، لكنها سعت إلى إعادة فتح القضية عام 2018، وينفي رونالدو تلك الادعاءات. وقال ممثلو الادعاء في لاس فيغاس، في بيان صدر يوم الاثنين، إن المزاعم "لا يمكن إثباتها دون أدنى شك". وقال مكتب المدعي العام في مقاطعة كلارك إن الضحية أبلغت عن الاعتداء عام 2009، لكنها رفضت ذكر المكان أو هوية المعتدي. ونتيجة لذلك، لم تتمكن الشرطة من "إجراء أي تحقيق جدي". وفي أغسطس/ آب 2018، حققت شرطة لاس فيغاس في الادعاءات المزعومة مرة أخرى بناءً على طلب الضحية. لكن بيان ممثلي الادعاء أضاف أنه "استنادًا إلى مراجعة المعلومات في هذا الوقت، لا يمكن إثبات مزاعم الاعتداء الجنسي على كريستيانو رونالدو بما لا يدع مجالاً للشك. لذلك، لن يتم توجيه أي تهم له". وكانت مجلة دير شبيغل الألمانية أول من نشر قصة عن هذا الادعاء العام الماضي. وقالت المجلة إن كاثرين مايورغا توصلت إلى تسوية خارج المحكمة مع رونالدو عام 2010، تضمنت دفع مبلغ 375000 دولار مقابل موافقتها على عدم الحديث علنا عن هذه المزاعم. وقال محامي مايورغا أن حملة مي تو، #MeToo، كان مصدر إلهام للضحية لإعادة فتح القضية. ولم ينكر رونالدو أنه التقى بمايورغا في لاس فيغاس عام 2009، لكنه قال إن ما حدث بينهما كان بالتراضي. وكان رونالدو حينها يلعب مع مانشستر يونايتد، وعلى وشك الانضمام إلى ريال مدريد، الذي أمضى فيه 9 سنوات، لينتقل إلى يوفنتوس في يوليو/ تموز الماضي. وقد فاز بجائزة الكرة الذهبية، أفضل لاعب كرة قدم في العالم، في الأعوام 2008 و 2013 و 2014 و 2016 و 2017.
https://www.bbc.com/amharic/news-56968688
https://www.bbc.com/arabic/world-56969652
ቢል ጌትስ እና ሚሊንዳ ጌትስ ቢል ጌትስ እና ባለቤቱ፤ ''ከዚህ በኋላ እንደ ጥንዶች ሆነን መቀጠል አንችልም'' ብለዋል። ''ከብዙ ማሰብና ግንኙነታችንን ለማሻሻል ከሰራን በኋላ ትዳራችንን ማፍረሱ የተሻለ አማራጭ አድርገን ወስደናል'' ብለዋል በትዊተር ገጻቸው ላይ ባስቀመጡት መልዕክት። ሁለቱ ጥንዶች የተገናኙት በአውሮፓውያኑ 1980ዎቹ ውስጥ ሚሊንዳ የቢል ጌትስን ማይክሮሶፍት ተቋም በተቀላቀለችበት ወቅት ነበር። ቢሊየነሮቹ ጥንዶች በ27 ዓመታት የትዳር ዘመናቸው ሦስት ልጆችን ያፈሩ ሲሆን፤ በተለያዩ ዘርፎች ድጋፍ የሚያደርገውን 'ቢል ኤንድ ሚሊንዳ ጌትስ ፋውንዴሽን' አቋቁመዋል። ድርጅታቸውም የተለያዩ አይነት ተላላፊ በሽታዎችን ለመዋጋትና ለህጻናት ክትባቶችን ለማድረስ በቢሊየኖች የሚቆጠር ዶላር ፈሰስ አድርጓል። ቢል ጌትስ በፎርብስ መጽሄት መረጃ መሠረት የዓለማችን አራተኛው ቢሊየነር ሲሆን የተጣራ ሀብቱም 124 ቢሊየን እንደሆነ ተነግሯል። ቢል ጌትስ በአውሮፓውያኑ 1970ዎቹ ውስጥ ከባልደረባው ጋር በመሆን በዓለማችን ትልቁ የሶፍትዌር ድርጅት የሆነውን ማይክሮሶፍትን በመክፈት ነበር የጀመረው። ጥንዶቹ በትዊተር ገጻቸው ላይ ለተከታዮቻቸው ባሰፈሩት መልዕክት፤ "ባለፉት 27 ዓመታት አስገራሚ የሆኑ ሦስት ልጆችን አሳድገናል፤ በመላው ዓለም የሰዎችን ችግር ለመፍታት የሚሰራ ድርጅት አንድ ላይ መስርተናል'' ብለዋል። ''አሁንም ቢሆን በዚህ ዓላማ ማመናችንን አናቆምም፤ በፋውንዴሽኑ ዙሪያ አንድ ላይ መስራታችንን እንቀጥላለን። ነገር ግን ከዚህ በኋላ በሚኖረን ቀሪው የሕይወታችን ዘመን እንደ ጥንዶች ሆነን መቀጠል እንደማንችል ተስማምተናል'' ብለዋል። አክለውም '' ቤተሰባችን ይህንን አዲስ የሕይወት ምዕራፍ በሚጀምርበት ወቅት የግል ህይወታችን ላይ ጣልቃ እንዳትገቡ እንጠይቃለን'' ሲሉ መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል።
الزوجان التقيا أول مرة في الثمانينيات. وقال الزوجان على تويتر: "بعد قدر كبير من التفكير، والكثير من العمل على علاقتنا، اتخذنا قراراً بإنهاء زواجنا". وكان الزوجان قد التقيا لأول مرة في الثمانينيات عندما انضمت ميليندا إلى شركة مايكروسوفت التي أسسها بيل. أنجب الزوجان الميليارديران ثلاثة أبناء، ويشتركان بإدارة مؤسسة بيل وميليندا غيتس. وأنفقت المؤسسة المليارات على محاربة بعض القضايا مثل الأمراض المعدية وتشجيع التلقيح لدى الأطفال. مواضيع قد تهمك نهاية ويقف آل غيتس - إلى جانب المستثمر وارن بافيت - وراء حملة "تعهد بالعطاء"، الذي يدعو المليارديرات إلى الالتزام بالتخلي عن غالبية ثرواتهم من أجل القضايا الخيرة. ويعد بيل غيتس (65 عاماً) رابع أغنى شخص في العالم، وفقاً لمجلة فوربس، وتبلغ ثروته 124 مليار دولار. وجنى أمواله من خلال شركة مايكروسوفت، التي شارك في تأسيسها في السبعينيات، وهي أكبر شركة برمجيات في العالم. ونشر الزوجان بيانا أعلنا فيه طلاقهما على موقع تويتر. وقالا فيه: "على مدى 27 عاماً مضت، ربينا ثلاثة أطفال رائعين، وبنينا مؤسسة تعمل في جميع أنحاء العالم لتمكين جميع الناس من أن يعيشوا حياة صحية ومنتجة". وأضافا: "نواصل مشاركة الإيمان بهذه المهمة، وسنواصل عملنا معاً في المؤسسة، لكننا لم نعد نعتقد أنه يمكننا أن نكبر معا بوصفنا زوجين في المرحلة التالية من حياتنا. وقالا: "نطلب احترام خصوصية عائلتنا بينما نبدأ بتلمس هذه الحياة الجديدة". كيف ألتقيا؟ انضمت ميليندا فرنش (56 عاماً) إلى مايكروسوفت كمديرة إنتاج في عام 1987، وتناول الاثنان عشاء عمل معاً، في نيويورك، في العام نفسه. بدآ يتواعدان، ولكن، بحسب ما قال بيل في فيلم وثائقي على نيتفليكس "اهتممنا كثيراً ببعضنا، وكان امامنا احتمالان لا ثالث لهما: إما أن سننفصل أو سنتزوج." وقالت ميليندا إنها وجدت بيل منهجياً حتى في مسائل العاطفة، إذ كتب قائمة على لوح أبيض، حول "إيجابيات وسلبيات الزواج". تزوجا في عام 1994 في جزيرة لاناي في هاواي. وأفادت تقارير أنهما استأجرا كل طائرات الهليكوبتر المحلية لمنع الضيوف غير المرغوب بهم، من التحليق فوق الجزيرة. واستقال بيل من مجلس إدارة مايكروسوفت العام الماضي للتركيز على أنشطته الخيرية. كيف نشأت مؤسسة غيتس؟ أسس الزوجان مؤسسة بيل وميليندا غيتس عام 2000 في سياتل. تركز المؤسسة في المقام الأول على الصحة العامة والتعليم وتغير المناخ. تضمنت منحها حوالي 1.75 مليار دولار لمبادرات اللقاحات والبحوث أثناء وباء كوفيد-19. في عام 2019، بلغ صافي أصول المؤسسة أكثر من 43 مليار دولار. ضخ بيل وميليندا غيتس أكثر من 36 مليار دولار في المؤسسة بين عامي 1994 و2018، بحسب رويترز. ما هو الدور الذي أدته ميليندا؟ قالت ميليندا في مقابلة مع وكالة أسوشيتيد برس في عام 2019: "أنا وبيل شريكان متساويان، يجب أن يكون الرجال والنساء متساوين في العمل". وكتبت في مذكراتها المنشروة حديثاً عن طفولتها وحياتها وصراعاتها الخاصة كزوجة لشخصية مشهورة وأم وربة منزل لديها ثلاثة أطفال. وقالت إن عملهما معاً في المؤسسة جعل علاقتهما أفضل. وقالت: "كان عليه أن يتعلم كيف يكون مساوياً لي، وكان علي أن أتعلم كيف أتقدم وأن أكون مساوية له". وبعيداً عن عملها مع المؤسسة، أسست ميليندا شركة Pivotal Ventures، وهي شركة استثمارية تركز على النساء والأسر، في عام 2015. وقالت في ذلك الوقت: "لقد استيقظ العالم أخيراً على حقيقة أنه لا أحد منا يستطيع المضي قدماً إن كان نصفنا يتعرّض للإعاقة". البيانات واضحة: النساء المتمكنات يغيرن المجتمعات".
https://www.bbc.com/amharic/news-53796980
https://www.bbc.com/arabic/world-53795983
"በተሰበረ ልብ ነው የምወደው ወንድሜ ሮበርት ዛሬ ምሽት ህይወቱ ማለፉን የምናገረው" በማለት በትናንትናው ዕለት ባወጡት መግለጫ አስፍረዋል። የ71 አመቱ ሮበርት በኒውዮርክ ሆስፒታል ውስጥ በነበሩበት ወቅትም ፕሬዚዳንቱ የጎበኟቸው ሲሆን ለጋዜጠኞችም "ፈታኝ ጊዜ ላይ ነው ያለው" ብለው ነበር። ሮበርት ትራምፕ የሞቱበት ምክንያት አልተገለፀም። በርካታ የአገሪቱ ሚዲያዎች በጠና ታመው እንደነበር ዘግበዋል። "ወንድሜ ብቻ አልነበረም፤ ሁሉን ነገር የማዋየው የልብ ጓደኛዬ ነበር" ፕሬዚዳንቱ ማለታቸውን የትናንትናው መግለጫ አስነብቧል። "ጥሎልልን ያለፈው ትዝታው ሁሌም አብሮን ይኖራል" ብለዋል። የፕሬዚዳንት ትራምፕ ልጅ ኤሪክ አጎቱን "ድንቅ፣ ጠንካራ፣ ቀና፣ ሩህሩህና በጣም ታማኝ ሰው ነበር" ሲል ገልጿቸዋል። አክሎም ቤተሰቡ ሁሉ እንደሚናፍቃቸው በትዊተር ገፁ አስፍሯል። ሮበርት ከፕሬዚዳንቱ በሁለት አመት የሚያንሱ እንደሆነ የተገለፀ ሲሆን፤ በአጠቃላይ የቤተሰቦቹም ልጆች አምስት ናቸው። ሮበርት ትራምፕ ሙሉ የስራ ዘመናቸውን የቤተሰቡን የቤቶች ግንባታ ኢንዱስትሪ በበላይነት ሲቆጣጠሩ የነበረ ሲሆን እስከ እለተ ሞታቸው ድረስ ዋና ስራ አስፈፃሚ ነበሩ። ከወንድማቸው ዶናልድ ትራምፕ በተለየ መልኩ የሚዲያ አትኩሮትና ዝናን የማይወዱ፣ ኑሯቸውንም በኒውዮርክ ገለል ባለ ስፍራ የነበረ ነበር። በቅርቡም የወንድማቸው ልጅ ሜሪ ትራምፕ ስለ ትራምፕ "ቤተሰባችን አደገኛ ሰው እንዴት ፈጠረ" የሚል የፕሬዚዳንቱን ጉድ የሚዘከዝክ መፅሃፍ ከማሳተም ለማስቆምም ፍርድ ቤት ሄደው ነበር። ኒውዮርክ ፖስት ባሳተመው ፅሁፍ ሮበርት በማንሃተን በሚገኘው ሲናይ ሆስፒታል ከሳምንት በላይም በፅኑ ህሙማን ክፍል ውስጥ ነበሩ ብሏል።
روبرت ترامب، الظاهر هنا في الصورة بعد فوز أخيه في انتخابات 2016، كان يدير استثمارات ترامب العقارية وقال الرئيس الأمريكي في بيان يوم السبت: "لم يكن أخي فحسب، بل كان أعز أصدقائي". وكان دونالد ترامب قد زار أخاه في مستشفى بنيويورك بعد منتصف يوم الجمعة، وقال للصحفيين: "إنه يمر بوقت عصيب". وقالت تقارير إعلامية أمريكية إن روبرت كان يعاني وطأة المرض، لكن دون الكشف عن ماهية هذا المرض. وقال الرئيس: "بقلب مثقل، أعلن رحيل أخي الرائع روبرت الليلة بسلام. ذكراه ستحيا في قلبي للأبد". مواضيع قد تهمك نهاية ونعى إريك ترامب، ابن الرئيس الأمريكي، عمه قائلا: "روبرت ترامب كان رجلا استثنائيا - قويا، وعطوفا، ومخلصا حتى النخاع. سيترك فراغا كبيرا في وجدان العائلة كلها". صورة غير مؤرخة للأخوة ترامب، من اليسار لليمين: روبرت، إليزابيث، فريد، دونالد، وماريان وكان روبرت هو الأصغر بين خمسة إخوة، وهو يصغر الرئيس ترامب بعامين. وقضى روبرت معظم حياته المهنية في شركة عقارات العائلة، حتى وصل إلى درجة مدير تنفيذي. وبخلاف أخيه، لم يكن روبرت يسعى للشهرة، وقد عاش شبه متقاعد في ولاية نيويورك. وكان روبرت قد ذهب مؤخرا إلى محكمة في محاولة لم تتكلل بالنجاح لوقف نشر كتاب ابنة أخيه ماري ترامب الذي تنشر فيه معلومات شاملة عن الرئيس، تحت عنوان "كيف صنعت عائلتي أخطر رجل في العالم؟" وبحسب صحيفة نيويورك بوست، قضى روبرت أكثر من أسبوع في وحدة الرعاية المركزة بمستشفى ماونت سيناي في منهاتن في شهر يونيو/حزيران.
https://www.bbc.com/amharic/news-53039381
https://www.bbc.com/arabic/world-53038478
የ27 ዓመቱ ጥቁር አሜሪካዊ ራይሻርድ ብሩክስ በፖሊስ በተተኮሰበት ጥይት የተገደለው አርብ ዕለት መሆኑን ባለስልጣናቱ አስታውቀዋል። የአትላንታ ከንቲባ ኬይሻ ላንስ ቦተምስ እንዳሳወቁት የፖሊስ ኃላፊዋ መልቀቂያቸውን በትናንትናው ዕለት ማስገባታቸውን ነው። ግድያውንም ተከትሎ ሰልፈኞች ተቃውሟቸውን ለመግለፅ ወደ አደባባይ ወጥተዋል። ቅዳሜ ምሽትም ኢንተርስቴት-75 የተባለው የከተማውን ትልቁን አውራ ጎዳና በተቃዋሚዎች ተዘግቷል። ራይሻርድ ብሩክስ የተገደለበት ዌንዲስ ሬስቶራንትም በተቃዋሚዎች በእሳት ጋይቷል። በባለፉት ሦስት ሳምንታት በነጭ ፖሊስ የተገደለውን ጆርጅ ፍሎይድን ግድያን ተከትሎ ተቃውሞዎች የተቀጣጠሉ ሲሆን በአትላንታም የራይሻርድ ብሩክስ መገደል ተቃውሞው ወደ ከፍተኛ ደረጃ እንዲሻገር አድርጎታል። ኤሪካ ሺልድስ በፖሊስ ኃላፊነት ለአራት ዓመታት እንዲሁም በተራ ፖሊስነትም ለሃያ ዓመታት ያህል ማገልገሏ ተገልጿል። ከንቲባዋ አክለውም ከፖሊስ ኃላፊነቷ ብትነሳም በሌላ የሥራ ድርሻ እንደምትሳተፍ አሳውቀዋል። በተጨማሪም ራይሻርድ ብሩክስን የገደለው ፖሊስም ከሥራ እንዲባረር ከንቲባዋ ጠይቀዋል። አርብ ዕለት ምን ተፈጠረ? የጆርጂያ የምርመራ ቢሮ ከዌንዲስ ሬስቶራንት ያገኘውን እንዲሁም በዓይን እማኞች አማካኝነት የተቀረፁትን ቪዲዮዎች እየመረመረ ይገኛል። ራይሻርድ ብሩክስ ከሬስቶራንቱ ውጭ መኪናው ውስጥ ተኝቶ የነበረ ሲሆን ከኋላውም ለነበረው መኪና መተላለፊያ ዘግቷልም በሚል ፖሊስ ጋር መደወሉ ተገልጿል። ፖሊስ እንደሚለውም ራይሻርድ ብሩክስ መጠጥ ከሚፈቀደው በላይ ጠጥቶ እንደነበርና በቁጥጥር ስር ለማዋልም ሲሞክሩ እምቢተኝነቱን ኣሳይቷል። የምርመራ ቢሮው ከሬስቶራንቱ አገኘሁት ባለው ቪዲዮ ፖሊሶች ራይሻርድ ብሩክስን ሲያሯሩጡት እንደነበርና ብሩክስም የማደንዘዣ መሳያ (ቴዘር) በአንደኛው ፖሊስ ላይ ደግኗል ተብሏል። "ፖሊሱ በጥቁር አሜሪካዊው ላይ ሽጉጥ እንደተኮሰበትም" ሪፖርቱ አትቷል። በሌላ በኩል ከዓይን እማኝ የተገኘው ቪዲዮ ዌንዲስ ሬስቶራንት ውጭ ላይ ሁለት ፖሊሶች ጥቁር አሜሪካዊውን ከላይ ተጭነውት እንደነበርና ከእነሱም ነፃ ለመውጣት ሲታገል ነበር። ድንገትም ከአንደኛው ፖሊስ 'የማደንዘዣ መሳሪያ (ቴዘሩን) ቀምቶ መሮጥ ጀመረ። ሌላኛው ፖሊስ ጥቁር አሜሪካዊውንም ሆነ ሁለቱን ፖሊሶች በማደንዘዣ መሳሪያው ካደነዘዛቸው በኋላ ቪዲዮው ላይ መታየት ያቆማል። ከዚያም የጥይት ድምፅ የሚሰማ ሲሆን ብሩክስም መሬት ላይ ሲወድቅ ይታያል። ከዚያም ወደ ሆስፒታል ቢወሰድም ህይወቱ ሊተርፍ አልቻለም። አንደኛው ፖሊስም ጉዳት ደርሶበት ህክምና አግኝቷል ተብሏል። የፎልተን ግዛት ጠቅላይ አቃቤ ሕግ በበኩሉ የተለየ ምርመራ እያካሄደ እንደሆነ በመግለጫው ጠቁሟል። የራይሻርድ ብሩክስ የቤተሰብ ጠበቆች በበኩላቸው "ፖሊሶቹ ሽጉጥ ለመተኮሳቸው ምንም አይነት አሳማኝ ምክንያት የላቸውም፤ ራይሻርድ የወሰደው ማደንዘዣ መሳሪያ ገዳይ አይደለም" ብለዋል። "አንድ ሰው ሽጉጥ እስካልደገነብህ ድረስ መተኮስ አትችልም" በማለት ጠበቃው ክሪስ ስቲዋርት ገልፀዋል። ራይሻርድ ብሩክስ የስምንት ዓመት ልጁን ልደት ለማክበር ወደ ስኬቲንግ ቦታ ለመውሰድም ቅዳሜ እለት አቅዶ እንደነበር ጠበቃው ገልጸዋል። የራይሻርድ ብሩክስን በሽጉጥ መገደል ጨምሮ በዚህ ዓመት ብቻ 48 ግለሰቦች በፖሊስ ጥይት ከመመታታቸው ጋር ተያይዞ የጆርጂያ ቢሮ ምርመራ መክፈቱን ኤቢሲ ዘግቧል። ከእነዚህም ውስጥ አስራ አምስቱ ሞተዋል። በርካታ ሰዎች በዌንዲስ ሬስቶራንት ውጭ ተቃውሟቸውን አርብ እለት የገለፁ ሲሆን ይሄም ቅዳሜ ቀጥሎ ወደ ከተማዋ ማዕከል መዛመቱንም ኒው ዮርክ ታይምስ ዘግቧል። በርካቶች የራይሻርድ ብሩክስን ስም ይዘው እንዲሁም ብላክ ላይቭስ ማተር መልእክቶችንና መፈክሮች ሲያሰሙ ነበር። የአትላንታ ሰዎች በሚኒያፖሊስ በነጭ ፖሊስ የተገደለው ጆርጅ ፍሎይድ ግድያ ሲቃወሙ ሰንብተዋል። በጆርጅ ፍሎይድ ግድያም የተወነጀለው ፖሊስ በሁለተኛ ደረጃ የሰው ግድያ ወንጀል ተከሷል።
وقالت كيشا لانس بوتومز عمدة أتلانتا إن إريكا شيلدز سلمت استقالتها يوم السبت. ووقعت احتجاجات في أتلانتا بسبب إطلاق النار على رايشارد بروكس ، 27 عاما، الذي لقي حتفه بعد صراع مع ضباط الشرطة الجمعة. جاء ذلك بعدما خرج المحتجون إلى الشوارع في جميع أنحاء الولايات المتحدة على أثر مقتل جورج فلويد، وهو رجل أسود أعزل، أثناء احتجاز الشرطة له. الثغرة القانونية التي تمكن الشرطة الأمريكية من تفادي العقاب موت جورج فلويد: حفيدة تشرشل تقول إن تمثال جدها "قد ينبغي وضعه في المتحف" لحمايته من التخريب مواضيع قد تهمك نهاية ووفقاً للشرطة، قاوم بروكس عملية توقيفه بعدما فشل في اختبار التنفس للكشف عما إذا كان تحت تأثير مخدر أو خمر . ويحقق مكتب جورجيا للتحقيقات في مقتل بروكس الذي يبلغ من العمر 27 عاماً. ويدرس المكتب مقطع فيديو صوّره شاهد عيان. وفي مقطع الفيديو، يمكن مشاهدة بروكس على الأرض خارج مطعم "وينديز" وهو يقاتل الضابطين. وينتزع الصاعق الكهربي من أحدهما قبل أن يفلت هارباً منهما. ثم ينجح الضابط الآخر في استخدام الصاعق الكهربي مع بروكس، وبعدها يختفي الضابطان من الفيديو. وبعد ذلك سُمعت أصوات طلقات رصاص من مسدس فيما يمكن رؤية بروكس على الأرض. وقد نقُل إلى المستشفى حيث مات لاحقا. وتمت معالجة أحد الضابطين من إصابة تعرض لها خلال الحادثة. أطلق ضابط شرطة النار على رايشارد بروكس، 27 عاماً. وقال مكتب النائب العام لمقاطعة فولتون في تصريح إنه يقود تحقيقاً منفصلاً في الحادثة. وبحسب "إي بي سي نيوز"، تعد هذه الحادثة الثامنة والأربعين التي يتورط فيها ضابط في إطلاق نار ويحقق فيها مكتب تحقيقات ولاية جورجيا. ومن بين هذه القضايا، 15 حالة قتل. وتجمع عدد من المحتجين خارج مطعم "وينديز" الجمعة، بحسب صحيفة "نيويورك تايمز". وبدأت الاحتجاجات من جديد وسط أتلانتا السبت. وتظهر صور من الاحتجاج متظاهرين يحملون لافتات كتب عليها اسم بروكس وشعار "حياة السود مهمة". وكان الناس في أتلانتا يحتجون بالفعل في أعقاب مقتل جورج فلويد الذي قتل بعد ما جثم ضابط شرطة بركبته على رقبته لمدة ثماني دقائق. وأقيل هذا الضابط من منصبه وأتهم بارتكاب جريمة قتل من الدرجة الثانية. ونُظمت مظاهرات في جميع أنحاء الولايات المتحدة والعالم منذ مقتل فلويد.
https://www.bbc.com/amharic/news-55112956
https://www.bbc.com/arabic/world-55087354
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ባለፈው ሐሙስ ሠራዊቱ የመጨረሻው ምዕራፍ ያሉትን "ሕግ የማስከበር ዘመቻ" እንዲያካሂድ ካዘዙ በኋላ ቅዳሜ ኅዳር 19/2013 ዓ.ም የክልሉን ዋና ከተማ የፌደራል ሠራዊቱ ሙሉ ለሙሉ መቆጣጠሩ ተገልጿል። ሠራዊቱ ቀደም ባሉት ቀናት ውስጥ በመቀለ አቅራቢያ ያሉ ከተሞችንና አካባቢዎችን ተቆጣጥሮ ቅዳሜ ዕለት ነበር ወደ ከተማዋ የገባው። የሠራዊቱ ጠቅላይ ኤታማዦር ሹሙ ጀኔራል ብርሀኑ ጁላም በሰጡት መግለጫ በከተማ ነዋሪ ላይ ጉዳት እንዳይደርስ አስፈላጊው ጥንቃቄ ተደርጎ በተካሄደ ዘመቻ ሠራዊቱ ቅዳሜ ከሰዓት በኋላ መቀለን ሙሉ በሙሉ ተቆጣጥሯል ብለዋል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ የዘመቻውን መጠናቀቅ በገለጹበት መልዕክታቸው የፌደራል ፖሊስ በሕግ የሚፈለጉ የህወሓት አባላትን በቁጥጥር ስር የማዋል ሥራ እንደሚያከናውን ገልጸው "ቀጣይ ትኩረታችንም ክልሉን መልሶ መገንባትና ሰብአዊ ድጋፎችን ማድረስ ነው" ብለዋል። ሠራዊቱ መቀለን በተቆጣጠረበት ጊዜ የግጭቱ መነሻ ነው የተባለውና በህወሓት ኃይሎች ጥቃት እንደተፈጸመበት የተነገረውን የሠሜን ዕዝ ካምፕን መያዙን እንዲሆም በህወሓት ኃይሎች ተይዘው የነበሩ በሺህ የሚቆጠሩ የዕዙ አባላትን ማስለቀቁ ተገልጿል። መንግሥት ባወጣው መግለጫ ላይ የሰላማዊ ሰዎች ደኅንንትን በጠበቀ ሁኔታ ወደ መቀለ የገባው የፌደራል ሠራዊት የከተማዋን አየር ማረፊያና የክልሉን አስተዳደር ጽህፈት ቤትን ጨምሮ ቁልፍ ሕዝባዊና ሌሎች ተቋማትን በዋናነት መቆጣጠሩ ተገልጿል። መቀለ በመንግሥት ሠራዊት መያዟ ከተገለጸ በኋላ የህወሓቱ መሪ ደብረጽዮን ገብረሚካኤል (ዶ/ር) ለሮይተርስ ዜና ወኪል እንደገለጹት "የእራስን እድል የመወሰን መብታችንን ለመከላከል ወራሪዎችን እስከ መጨረሻው እንታገላቸዋለን" ብለዋል። ደብረጽዮን ለሮይተርስ በአጭር ጽሁፍ መልዕክት ላይ መቀለን በተመለከተ ስላለው ሁኔታ በቀጥታ አስተያየት ባይሰጡም የመንግሥት ኃይሎችን በመጥቀስ "የፈጸሙት ተግባር እስከመጨረሻው እነዚህን ወራሪዎቹን እንድንፋለማቸው ያደርገናል" ብለዋል። መቀለ ከግማሽ ሚሊዮን በላይ ነዋሪዎች አሏት የምትባለው መቀለ የትግራይ ክልል አስተዳደር መቀመጫ ስትሆን የክልሉ ትልቋ ከተማ ናት። የህወሓት ከፍተኛ አመራሮችና ቀደም ሲል በፌደራል መንግሥቱ ከፍተኛ ኃላፊነት ላይ ይገኙ የነበሩ ባለስልጣናት መቀመጫቸው መቀለ እንደሆነ ሲነገር ቆይቷል። በፌደራል መንግሥቱ እና የትግራይ ክልልን ያስተዳድር የነበረው ህወሓት መካከል ለረጅም ጊዜ የቆየው አለመግባባት ባለፈው ዓመት ሊካሄድ የነበረው አገራዊ ምርጫ በኮሮናቫይረስ ወረርሽን ምክንያት ወደ ሌላ ጊዜ መሸጋገሩን ተከትሎ በከፍተኛ ሁኔታ መካረሩ ይታወሳል። ተከትሎም የፌደራል መንግሥቱን ውሳኔ ባለመቀበል ባለፈው ዓመት ማብቂያ ላይ በትግራይ ክልል የተካሄደው የተናጠል ምርጫ የፌደራል መንግሥቱን ተቀባይነት ካለማግኘቱ በተጨማሪ በአገሪቱ ምክር ቤቶች ሕገ ወጥ ተብሎ ውድቅ ተደርጓል። የፌዴሬሽን ምክር ቤትም የክልሉን አስተዳዳሪዎች ሕገ መንግሥቱን በመጣስና ከሕግ ውጪ ተንቀሳቅሰዋል በማለት የፌደራል መንግሥቱ ከትግራይ ክልል ክልል አስተዳደር ጋር የነበረውን የቀጥታ ግንኙነት አቋርጦ የበጀት ዕቀባ ጥሎ ነበር። አለመግባባቱና መካሰሱ ያለማቋረጥ በቀጠለበት ሁኔታ ጥቅም 23/2013 ዓ.ም ምሽት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ በትግራይ ክልል በነበረው የፌደራሉ ሠራዊት የሠሜን ዕዝ ላይ በህወሓት ኃይሎች ጥቃት መፈጸሙን ይፋ ካደረጉ በኋላ የፌደራሉ ሠራዊት በትግራይ ክልል ኃይሎች ላይ እርምጃ መውሰድ መጀመሩ ይታወሳል።
القتال أجبر عشرات الآلاف على الفرار إلى السودان وقال إن الجيش سيحاول عدم إيذاء المدنيين، وحث السكان في المدينة على البقاء في منازلهم. ويأتي ذلك بعد انتهاء مهلة حددها آبي لمقاتلي تيغراي للاستسلام الأربعاء. وتعهد حزب "جبهة تحرير شعب تيغراي"، الذي يسيطر على الإقليم، بمواصلة القتال. وأفادت تقارير بأن مئات الأشخاص قتلوا، كما أجبر الآلاف على ترك منازلهم. مواضيع قد تهمك نهاية ولكن يصعب تأكيد تفاصيل القتال بسبب قطع جميع اتصالات الهاتف والهواتف المحمولة والإنترنت مع منطقة تيغراي. ورفضت إثيوبيا حتى الآن أي محاولات للوساطة، قائلة إن الصراع مسألة داخلية وإن حكومة آبي تشارك في مهمة لتنفيذ القانون في تيغراي. ماذا قال رئيس الوزراء آبي؟ أمر الجيش الإثيوبي بشن هجوم على ميكيلي، المدينة التي يبلغ عدد سكانها حوالي 500 ألف نسمة، في "المرحلة الثالثة والأخيرة" من الحملة العسكرية للحكومة الفيدرالية ضد جبهة تحرير شعب تيغراي. وقال آبي إنه سيتم توخي "عناية كبيرة" لحماية المدنيين وسيتم بذل "كل الجهود" للحد من الأضرار في ميكيلي. سيارات تصطف في ميكيلي لتعبئة الوقود وحث الناس في ميكيلي والمناطق المحيطة بها على نزع السلاح والبقاء في منازلهم وبعيدا عن الأهداف العسكرية. وأكد أن المواقع الدينية والتاريخية والمؤسسات والمناطق السكنية لن تستهدف. وقالت الحكومة الإثيوبية إنها توزع مساعدات على النازحين بسبب القتال في منطقة تيغراي، بعد ساعات من بدء الهجوم الأخير على القيادة المنشقة هناك. وأضافت أنها أقامت أربعة مخيمات في مناطق خاضعة لسيطرة الحكومة، وأنشأت ممرا إنسانيا. وقالت مفوضة الأمم المتحدة السامية لحقوق الإنسان، ميشيل باشليت، لبي بي سي إن الأبرياء يعانون وأن هناك احتمالا بارتكاب انتهاكات خطيرة للقانون الدولي. وأضافت أنها طلبت من السفير الإثيوبي في جنيف ضمان حماية المدنيين، وقدرتهم على الحصول على الإغاثة الإنسانية. ماذا قال حزب جبهة تحرير شعب تيغراي؟ قال زعيم الحزب القوي، ديبريتسيون غبريمايكل، إن قوات تيغراي "مستعدة للموت دفاعا عن حقنا في إدارة منطقتنا". وتخشى جماعات الإغاثة أن يؤدي الصراع إلى أزمة إنسانية وزعزعة استقرار منطقة القرن الأفريقي. وأعربت الأمم المتحدة عن انزعاجها من احتمال وقوع أعمال عدائية كبيرة إذا هاجم الجيش الإثيوبي ميكيلي. ووصل ممثلو الاتحاد الأفريقي إلى العاصمة الإثيوبية، أديس أبابا، الخميس، ومن المتوقع أن يجتمعوا مع آبي. لكن لن يُسمح لهم بالسفر إلى تيغراي. ووصفت إثيوبيا عروض الوساطة بأنها "أعمال تدخل غير مرحب بها وغير قانونية". واتهمت لجنة حقوق الإنسان التي عينتها الدولة في إثيوبيا مجموعة شبابية من تيغراي بالوقوف وراء مذبحة حدثت في وقت سابق من هذا الشهر، وقالت إن أكثر من 600 مدني قتلوا فيها. وتقول اللجنة إن الجماعة طعنت وضربت بالهراوات وأحرقت حتى الموت سكانا غير تيغريين في بلدة ماي كادرا بالتواطؤ مع قوات محلية. لكن حزب جبهة تحرير شعب تيغراي نفى ضلوعه في الأمر، ودعا إلى إجراء تحقيق دولي مستقل. علام يدور القتال؟ تعود جذور الصراع إلى التوتر طويل الأمد بين الحكومة المركزية في إثيوبيا وحزب جبهة تحرير تيغراي، الذي كان القوة السياسية المهيمنة في البلاد بأكملها حتى وصل آبي إلى السلطة في عام 2018 وأدخل سلسلة من الإصلاحات واسعة النطاق. وعندما أرجأ آبي الانتخابات الوطنية بسبب فيروس كورونا في يونيو/حزيران، تدهورت العلاقات أكثر. وقال الحزب إن تفويض الحكومة المركزية بالحكم انتهى، متذرعا بأن رئيس الوزراء لم ينتخب في انتخابات وطنية. وفي سبتمبر/ أيلول، أجرى الحزب انتخابات خاصة في الإقليم، وقالت الحكومة المركزية إن تلك الانتخابات "غير شرعية". وأعلن آبي، في 4 نوفمبر/تشرين الثاني، عن بدء عملية عسكرية ضد الجبهة، متهما قوات الحزب بمهاجمة مقر القيادة الشمالية للجيش في ميكيلي. ويُعتقد أن عدد مقاتلي جبهة تحرير شعب تيغراي، ومعظمهم ينتمي إلى وحدة شبه عسكرية وميليشيا محلية جيدة التدريب، يبلغ عددهم حوالي 250 ألفا. يرى محللون أن الصراع قد يكون طويلا ودمويا نظرا لقوة قوات تيغراي.
https://www.bbc.com/amharic/news-53422732
https://www.bbc.com/arabic/vert-cul-52895660
በዚህ መሀል አንዲት ሴትዮ በወንበሮች መሀል በመተላለፍያው ወደ መቀመጫ ወንበሯ እየተመለሰች ነበር። "እሽሽሽ. . . " ስትል እንደ ልጅ ተቆጣችን። ድምጻችሁን ቀንሱ ማለቷ ነው። እኛ ያለንበት የባቡሩ ፉርጎ ድምጽ አይመከርም። ምክሯን ቸል ብለን ወሬያችንን መሰልቀጥ ያዝን. . . በድጋሚ ሞባይል ማነጋገር እንደማይፈቀድ የሚያመላክተውን ባቡሩ ፉርጎ ላይ የተለጠፈ ምልክት በጣቷ ጠቆመችን። በምሥል ከገባቸው በሚል. . . አደብ አንገዛ ስንላት ደግሞ ወደኛ ጠጋ ብላ በሹክሹክታ "ድምጻችሁን መቀነስ ይኖርባችኋል" አለችን፣ በትህትና። አጠገቤ ወደተቀመጠው ወዳጄ ዞር ብዬ ቀደም ሲል ለጠየቀኝ ጥያቄ መልስ እንዳገኘሁ ነገርኩት። "በአሜሪካና በጀርመን ባሕል መካከል ያለው ልዩነት ይቺ ሴትዮ ናት።" ምን ማለቴ እንደሆነ ሳይገባው አልቀረም። የጀርመናዊያን ወግ አጥባቂነት፣ ደንብ አክባሪነት… አራት ዓመት በጀርመን ስኖር "እባካችሁ ዝም በሉ" ያለችን ሴትዮ የምትወክለውን ኅብረተሰብ አይቻለሁ። ፍጹም ለወግ-ባሕል፣ ለደንብ ሥርዓት ተገዢ ማኅበረሰብ ነው። በሁሉም ሁኔታና ከባቢ ሕዝቡ ሕግ አክባሪ ነው ማለት ይቻላል። በዚያ ምድር ሥርዓት የሚባለው ነገር የትም አለ። በቃ በሕይወት ውጣ ውረድ ከደንብና ሥርዓት ውልፍ የለም። ምክንያቱም በጀርመን ባሕል ዝነኛው አባባል የትኛው ይመስላችኋል? "ሰውን ሰው ያደረገው ሥራ ነው" የሚለው? አይደለም። "መማር ያስከብራል፣ አገርን ያኮራል" የሚለው? አይደለም። በጀርመን ዝነኛው አባባል. . . "Ordnung Muss Sein" (ሥርዓት ሊኖር ይገባል!) የሚለው ነው። በቃ! የመላው ጀርመናዊያን ሕይወት የሚመራው በዚህ አባባል ነው ማለት ይቻላል። ከልጅ እስከ አዋቂ ለዚህ አባባል ይገዛል። ሥርዓት ሊኖር ይገባል! ሥርዓት ሊኖር ይገባል! ሥርዓት ሊኖር ይገባል! ሥርዓት በምን ይገለጻል? በጀርመን የቆሸሹና ንጹህ ጠርሙሶች በአንድ አይጣሉም። በጀርመን ምሽት ከ4፡00 ሰዓት በኋላ የሚረብሽ ድምጽ ማሰማት የለም። በጀርመን ቀይ መብራት ከበራ ለምን ገጠር ውስጥ አይሁንም፣ ለምን እልም ያለ የገበሬ ማኅበር ያለበት አይንም. . . ለምን እግረኛ ሰው ቀርቶ እግረኛ-ወፍ መንገድ እየተሻገረች አይሆንም ትራፊክ የለም ብሎ ሕግ አይጣስም። አረንጓዴው እስኪበራ እግር ፍሬን ላይ ጠቆም ይደረጋል! ጡሩንባ ማንባረቅ የለም፤ ጸጥ ረጭ! ውልፍ ዝንፍ የለም! በዚህ አገር አንድ ነገር ለማስፈጸም ከፈለጋችሁ ቀጥተኛ አካሄድ ነው ያለው። መጀመርያ ቅጽ መሙላት፤ በቅጹ ላይ በትክክል ስምና አድራሻን መጻፍ፣ ከዚያ ቀጠሮ መያዝ ያስፈልጋል። ቅጽ የሚሞላ ሰው መቼስ መሳሳቱ የት ይቀራል። ከተሳሳተ ተደውሎ ይጠራል። ቅጹን አስተካክሎ መሙላት ግዴታው ነው። ምክንያቱም በጀርመን "ሥርዓት ሊኖር ይገባል!" የማርቲን ሉተር ውርስ? ከላይ ከላዩ ሲታይ ጀርመን የደንብና ሥርዓት አገር ትመስላለች። ሁሉ ነገር እስትክክል ያለባት አገር ናት። ነገር ግን ጀርመን እንደሚባለው ሁሉ ነገር ደንብና ሥርዓት የያዘባት፣ በዚያ ላይ ደግሞ ለለውጥ እጅ የማትሰጥ አገር ናት ወይ? ብለን ከጠየቅን መልሱ አሉታዊ ሊሆን ይችላል። ይህን ለመመለስ ወደ ማርቲን ሉተር ዘመን መመለስ ሳይኖርብን አይቀርም። ሉተር ጀርመንም ሆነች ዓለም እንዴት ጌታ እየሱስ ክርስቶስን ማምለክ እንዳለባቸው ሥር ነቀል ለውጥ እንዳመጣ ሁሉ ባለፉት 500 ዓመታት የጀርመን "ሪፎርሚስቶች" በጀርመን ባሕል ላይ ትልቅ አሻራን አሳርፈዋል። እንዲያውም ይህ ዝነኛ የጀርመኖችን የሕይወት መመሪያ የጻፈው ማርቲን ሉተር እንደሆነ ነው የሚነገረው። Ordunug Muss Sein Unter Den Leuten (በሕዝቦች መካከል ሥርዓት ሊኖር ይገባል!) እንዲል ማርቲን ሉተር። ጀርመኖች የቢራ ፍቅራቸው (ለጠመቃም ለመጠጥም)፤ የመጽሐፍ ፍቅራቸው (ለመጻፍም ለንባብም)፣ የዳቦ ሱሳቸው (ለመጋገርም ለመግመጥም) አይጣል ነው። በዓለም የተወደዱላቸው የአውቶሞቢል ዝርዝር ዘለግ ይላል፤ መርሴዲስ ቤንዝ፣ ቮልስዋገን፣ ቢኤምደብሊው፣ አውዲ፣ ፖርሸ የትም ቢኬድ የጀርመኖችን ጥንቁቅነት ያሳብቃሉ። ከዚህ ሁሉ ልቆ የጀርመኖችን ፈጠራ መስመር ያስያዘ፣ ከጀርመኖችም አልፎ በዓለም ተጽእኖ የፈጠረ አንድ የሥነ ጥበብ ትምህርት ቤት አለ። ባውሐውስ (Bauhaus) ይባላል። ስለእርሱ ትንሽ ካላልን ጀርመኖችን ማወቅ አንችልም። ግንባታዎች ጭምር ጥብቅ ሥርዓትን እንዲከተሉ ይደረጋል ባውሐውስ ምንድነው? ባውሐውስ የሥነ ጥበብና ሥነ ሕንጻ ትምህርት ቤት ነው። በቫይማር ጀርመን በ1919 በእውቁ አርክቴክት ዋልተር ግሮፒየስ አማካኝነት የተመሰረተ ትምህርት ቤት ነው። ከዚያ በኋላ በወቅቱ ድንቅ የተባሉ ጥበበኞች ዋልተር ግሮፒየስ ዘንድ ተሰባሰቡ። የአንደኛው የዓለም ጦርነት ያንኮታኮተውን አገር መልሶ ለመገንባት ይህ ስብስብ ቆርጦ ተነሳ። አገር 'በአዲስ መልክ ሥራ ጀምረናል!' እንዳለች ቁጠሩት። ባውሐውስ በጀርመኖች ዘንድ በሥነ ሕንጻና ዲዛይን የፈጠረው ተጽእኖ የትየለሌ ነው። ከዚህ ትምህርት ቤት የወጡ አዲስ ጽንሰ ሐሳብ መሞከር ያዙ። ለምሳሌ ቦታ የሚይዝ ሕንጻ ሳይሆን ቦታ የሚፈጥር ሕንጻ መገንባት ያዙ። ለምሳሌ ከፈትፈት ያሉና አንድ ሰው ቤቱ ወይም ቢሮው ውስጥ ሆኖ ደጅ ያለ ስሜት የሚፈጥሩ ኪነ ሕንጻዎች ያን ዘመን ነበር እየተለመዱ የመጡት። አሁንማ አውሮፓን ያጥለቀለቁት እነዚህ የኪነ ሕንጻ አሰራሮች ናቸው። በዚያ ዘመን ግን አዲስ ነበሩ። ለምሳሌ የሕንጻ ጣሪያ ሲሚንቶ ኮንክሪት የሚሞላ ጠፍጣፋ ሜዳ እየተደረገ መሠራት ተጀመረ። ከዚያ በፊት ሾጣጣ ነበር። የሕንጻዎች የፊት ገጽታ (Façade) ቀላልና ለዓይን ማራኪ ሆነው መገንባት ያዙ። የግንባታ የውስጥ ደረጃዎች ጥምዝ (spiral) መሆን ጀመሩ። ከፈትፈት ያሉ ብርሃን እንዲዘልቅ የሚያደርጉ የመስታወት ግድግዳዎች፣ በብርሃንና በጥላ ዙርያ ውብ ገጽታ መፍጠርና መጠበብ የባውሐውስ ኪነ ሕንጻ ፍልስፍና ያመጣው ነው። እንዴት እንዲህ ዓይነት የሥነ ጥበብ አብዮት ሊመጣ ቻለ ያልን እንደሆን አባት አርክቴክት ዋልተር ግሮፒየስን ማውሳት ይኖርብናል። አርክቴክት ግሮፒየስ በጀርመን የፈጠረው ባውሀውስ የሥነ ጥበብ ትምህርት ቤት ሁሉም ተማሪዎች የሚወስዱት የወል ስልጠና አዘጋጀ፤ ይህን የወል ኮርስ ሳይወስዱ መመረቅ ቀረ። በዚያው ትምህርት ቤት አዲስ የቅርጻ ቅርጽና የዕደ ጥበብ ስልት በስዊዛዊው አርቲስት ዮሐንስ ኢትን ተነደፈ። ተማሪዎች ፈጠራን መሠረት አድርገው እንዲሰሩ መሠረት ተጣለ። ከዚያ ዘመን በኋላ በሥነ ጥበብ፣ በዕደ ጥበብ፣ በሥነ ሕንጻና በሌሎችም ፈጠራዎች ስለ ቀለም፣ ስለ ቅርጽ፣ ስለ ውበት መጨነቅ መጠበብ፣ መፈላሰፍ ባሕል እየሆነ መጣ። ቀይ፣ ቢጫና ሰማያዊ መደበኛ ቀለሞች፣ አራት ማዕዘን፣ ክብና ሦስት ማዕዘን ቅርጾች የፈጠራ መንሸራሸሪያ የባውሃውስ መለያ ሆኑ። ባውሃውስ በ1933 በሂትለር እስኪዘጋ ድረስ በመላው አውሮፓ ኪነ ሕንጻም ሆነ ሌሎች የሥነ ጥበብ ውጤቶች ላይ አሻራውን ጥሎ አልፏል። የጀርመኖች ቤትና ደጅ፣ አስተሳሰብና ድርጊት፣ ሁለመናቸውን ያሰመረውም ይኸው ትምህርት ቤት ነው ይባላል። ጀርመኖች መጽሐፍ፣ ቢራና ዳቦ እንደሚወዱት ሁሉ የባውሀውስ ጥበብንም ይወዳሉ ይባላል። ሥርዓት ማክበር እንዲሰርጽ ከ500 ዓመት በፊት የነበረው የማርቲን ሉተር አስተዋጽኦም አለበት 'ሥነ ሥርዓት ይከበር!' ማን የጀመረው ነው? ሉተር በነገረ መለኮት ጉዳዮች በጻፋቸው ጽሑፎች ሕዝብ ለመሪዎች ይታዘዝ ይላል። 'ሥነ ሥርዓት ይከበር!' በሚል የጻፈው ግን ማኅበረሰብን በቀጥታ የሚመለከት ሳይሆን የሰው ልጅ በግሉ ሥርዓት ሊያከብር የሚገባው ፍጡር ነው ብሎ ያምን ስለነበረ ነው። ከሉተር በኋላ ይሄ ሥነ ሥርዓት የሚለውን ሐረግ ዝነኛ ያደረገው ሰው የቫይማር ሪፐብሊክ የመጨረሻው ፕሬዝዳንት ፖል ቮን ሂደንበርግ ሳይሆን አይቀርም። በ1934 ዝነኛው የታይም መጽሔት ሂደንበርግን በሽፋኑ ሲያወጣው ከእርሱ ፎቶ ስር የተጻፈው "ሥነ ሥርዓት ይከበር!" የሚለው እውቅ አባባሉ ነበር። ይህም እሱንም አባባሉንም ዝነኛ አደረጋቸው። ክርስቲና ሮጀርስ የጀርመን ባሕል አጥኚና ተመራማሪ ናት። ይሄ ሥነ ሥርዓት በጥብቅ የማክበር ነገር ገና ድሮም የፕሩሲያ (የድሮዋ ጀርመን) ባሕል ነበር ትላለች። ግዴታን መወጣት፣ ቀጠሮን አለማዛነፍ፣ ሐቀኝነት እና ጠንካራ ሠራተኝነት ድሮም የጀመርኖች ሲወርድ ሲወራረድ የመጣ ባሕል ነው። ክርስቲና ይህን ከትውልድ ትውልድ እየተሸጋገረ የመጣን ሥነ ሥርዓት በተመለከተ ከጀርመኖች ጋር የቢዝነስ ሽርክና ለሚጀምሩ የሌላ አገር ዜጎችና ትልልቅ ኩባንያዎች ታማክራለች። ምክንያቱም ጀርመኖች ስንፍናን ላይታገሱ፣ ቸልተኝነትና እንዝህላልነት ቶሎ ሊያስቆጣቸው የሚችሉ ሕዝቦች ስለሆኑ ነው። ይህ 'ሥርዓት ይከበር!' የሚለው ነገር ከየትም ይነሳ የት፣ ማንም ይጀምረው ማን፤ ዛሬ በጀርመኖች ደም ውስጥ የተቀበረ ጥብቅ ባሕል እንደሆነ ግን አያጠራጥርም። ደስ የሚለው ነገር የዛሬዎቹ ጀርመኖች ስለ ሥነ ሥርዓት ሲያወሩ አይሰሙም። ውስጥ ውስጡን ተግባብተው ጨርሰዋልና። ይኖሩታል አንጂ አያወሩትም። የጀርመን ባሕል አጥኚዋ ክርስቲን ይህ ሥርዓት አክባሪነት ለጀርመን ልጆች "በውሃ ቧንቧቸው በኩል የሚመጣላቸው የላም ወተት ነው" ስትል ትቀልዳለች። ሥነ ሥርዓት ማክበርን ሁሉም የጀመርን ሕጻናት ገና ጨቅላ እያሉ ክፍላቸውን ከማጽዳት ይጀምራሉ። እቃ እቃ መጫወቻዎቻቸውን በሥነ ሥርዓት በማስቀመጥ ይቀጥላል። በዚያው የሕይወት ዘይቤያቸው ሆኖ ያድጋሉ። ክርስቲን ነገሩን ስታጠቃልለው እንዲህ ትላለች። "አንድ ሰው ሲናገር የቋንቋ ሰዋሰውን እያሰበ እንደማይናገረው ሁሉ ጀርመኖች ደንብና ሥርዓት ያከብራሉ እንጂ ስለ ደንብና ሥርዓት አያወሩም።" ሁሉ ነገር በሥርዓት እንዲሆን ደንብ አስከባሪዎች ይቆጣጠራሉ ሁሉ ነገር ከሥርዓት መከበር ጋር ይያያዛል ጀርመናዊያን የተረበሻችሁ መስሎ ከታየው "Alles in Ordnung?" ይሏችኋል፤ በጀርመን አፍ። ምን ማለት ነው? የአባባሉ መንፈስ ወደ እኛ ሲተረጎም "አማን ነው? ሁሉ ሰላም?" እንደምንለው ዓይነት መሆኑ ነው። ነገር ግን የጀርመንኛው አባባል ቃል በቃል ስንፈታው "ሥነ ሥርዓት ተከብሯል?" እንደማለት ነው። አባባሉ አስቂኝ ይመስላል። ከአስቂኝነቱ ባሻገር ግን የሚነግረን አንድ ቁም ነገር አለ። ለዚያ ሕዝብ "ሥነ ሥርዓት" የሚለው ቃል በቋንቋው ውስጥ ጭምር በምን ያህል ጠልቆ እንደገባ ነው። ይኸው ቃል በጀርመን የደንብ ተቆጣጣሪዎች የደንብ ልብስም ላይ ተጽፏል። ኦርድኖንግስአምት (Ordnungsamt) የሚባሉት የጀርመን የማኅበረሰብ ደንብ አስከባሪ ቢሮ መኮንኖች ናቸው። የእነዚህ መኮንኖች ሥራ ሥርዓት ማስከበር ነው። ለምሳሌ አንድ የመኖሪያ ህንጻ ላይ ሙዚቃ የሚያስደልቅ ረባሽ ካለ የቅጣት ትኬት ይቆርጡለታል። እንዲሁም መኪና ማቆሚያ ውስጥ መኪናውን በአግባቡ ያላቆመውን ዋጋውን ይሰጡታል። በጀርመን ውሻ ራሱ ስንት ጊዜ መጮኸ እንዳለበት ተደንግጓል ብትባሉ ታምናላችሁ? ጸጥታ መስፈን ባለበት ሰዓት በአንድ ጊዜ የእርስዎ ውሻ ከአስር ጊዜ በላይ ከጮኸ ጉድ ፈላ! ይህ ማለት ግን ጀርመን ውስጥ ዝንፈት የለም ማለት ነው እንዴ? በፍጹም። በመንገድ ላይ የተቀመጡ የቆሻሻ ቅርጫቶችን በጠረባ የሚያጎናቸው ሰካራም ጀርመናዊ መቼም አይጠፋም። ስካሩ ሲለቀው ግን "ሥነ ሥርዓት ይከበር!" እያለ ሊጮኽ ይችላል።
اشتهر الألمان عالميا بعشقهم للنظام والانضباط لسنوات طويلة ثم أشارت إلى لافتة تدل على أن هذه العربة من القطار ينبغي أن يلتزم فيها الركاب الهدوء. وما إن عادت إلى مقعدها حتى قلت للشاب، إن هذا هو الاختلاف بين الثقافتين. ولم يكن التوبيخ الذي تعرضت له في القطار سوى مثال على حرص الألمان على الالتزام بالقواعد بحذافيرها حفاظا على النظام، وقد تعرضت لمواقف مشابهة مرارا طيلة السنوات الأربع التي قضيتها في ألمانيا عملا بمقولة: "يجب تطبيق النظام". وقد ترسخت هذه المقولة في وجدان الشعب الألماني إلى درجة أنها أصبحت شعارا مميزا للثقافة الألمانية حول العالم، ونمطا حياتيا للألمان في الداخل. وإذا كنت في ألمانيا، عليك أن تضع القوارير البنية في صناديق مخصصة لإعادة التدوير بمعزل عن القوارير الشفافة، وأن تلتزم بالهدوء بعد العاشرة مساء، ولا تعبر الشارع إلا إذا تحول ضوء عبور المشاة إلى اللون الأخضر، حتى لو كان الشارع خاليا من السيارات. مواضيع قد تهمك نهاية وإذا أردت أن تقضي مصالحك في هذا البلد، فعليك أن تطبع الاستمارات المناسبة وتملأها ثم تحجز موعدا وتنتظر دورك ليعاين الموظف المختص أوراقك ويتأكد من أنها مستوفية لجميع الشروط والقواعد وأن شيئا لم يسقط منك سهوا كالمعتاد. تغلغل الترتيب والتنسيق الذي يعد بمثابة سمة مميزة للشعب الألماني، إلى جوانب عديدة من ثقافة البلاد وربما تعود جذور هذا الحرص على احترام النظام إلى مارتن لوثر، المصلح الديني الذي لم يغير الطرق التي يتعبد بها الناس في ألمانيا والعالم فحسب، بل تركت أفكاره وتفضيلاته الخاصة بصمة واضحة على الثقافة الألمانية. وكتب المصلح الألماني منذ 500 عام: "يجب أن يسود النظام بين الناس". لكن دكتور وولفرام بيتا، مدير قسم التاريخ الحديث بجامعة شتوتغارت، يقول إن لوثر كان يدعو للامتثال للسلطة في كتاباته اللاهوتية، ولعله لم يكن يقصد الترتيب والنظام في الحياة الخاصة كما هو حال المثل الألماني الدارج. وأشارت مقالة نشرت في صحيفة "نيويورك تايمز" عام 1930 إلى أن عبارة "يجب تطبيق النظام" اكتسبت شهرة عالمية وارتبطت بالثقافة الألمانية بعد أن ظهرت أسفل صورة لبول فون هيندنبورغ، آخر رئيس لجمهورية فايمار، التي نشأت في ألمانيا من عام 1919 إلى 1933، على غلاف مجلة "التايم". وتقول كريستينا روتجرز، خبيرة الثقافة الألمانية، إن احترام النظام في الثقافة الألمانية لا يقل أهمية عن الإيفاء بالعهود والالتزام بالمواعيد والعمل الجاد والأمانة. ورغم أهمية النظام في المجتمع الألماني، فإن الألمان لا يتحدثون عن القيم والقواعد التي تمثل أركان النظام، لأنهم تربوا على هذه القيم والقواعد وغُرست في نفوسهم حتى أصبحت جزءا من نسيج المجتمع الألماني. ويفترض الألمان أن الجميع يعرفون هذه القواعد ولا يحتاجون للتقلين. تعود جذور المقولة الألمانية "يجب تطبيق النظام" إلى كتابات مارتن لوثر منذ نحو 500 عام ويقول يواكيم كروغر، أستاذ علم النفس بجامعة براون، إن الأطفال يتعلمون احترام النظام منذ الصغر لحثهم على تنظيف غرفهم. ويعد النظام جزءا من حياة الألمان اليومية بعدما أصبح عادة تلقائية يلتزمون بها دون تفكير. وقد تسرب شغف الألمان بالنظام إلى مفردات اللغة الألمانية. فإذا كنت متعبا، قد يسألك أحد المارة: "هل كل شيء منظما"، والتي تعني هل كل شيء على ما يرام؟ وتزين كلمة "نظام" الزي الموحد لعناصر شرطة حفظ النظام العام، التي تختص بالتعامل مع الجنح والمخالفات، التي قد تشمل في ألمانيا، تشغيل الموسيقى بصوت مرتفع في الأوقات التي ينبغي فيها التزام الهدوء، ومخالفات قواعد انتظار السيارات، ونباح الكلب في الوقت غير المناسب أو لمدة أطول من اللازم، أي إذا تجاوز النباح 10 دقائق في المرة الواحدة، أو تعدى إجمالا 30 دقيقة في الأوقات التي ينبغي فيها التزام الهدوء. لكن بعض الألمان يرددون في المقابل مثلا آخر مفاده أن "النظام هو نصف الحياة، ومن ثم فإن الفوضى هي النصف الآخر". أينما تنظر في ألمانيا ستجد كلمة "نظام"، لكن الألمان يختارون متى وأين يتقيدون به أو يضربون به عرض الحائط ولا أحد ينكر أن ألمانيا لا تخلو من مظاهر الفوضى. فقد تلاحظ أن الناس يصعدون إلى القطار قبل أن ينزل الركاب منه، أو أن بعض الناس يخربون سلال القمامة التي تحمل كلمة "نظام". وفي الواقع، اشتهرت برلين منذ أكثر من 100 عام بأنها مركز للتجارب الثقافية المتحررة، حيث كل شيء مباح. وطالما استقطبت حفلاتها الباحثين عن المتع والملذات من جميع أنحاء العالم. ولا يزال الناس ينتقلون إلى برلين للتحرر من قيود الحياة الصارمة دون أن يحكم الآخرون على مظهرهم. غير أن هذه الروح المتحررة والفوضوية تحكمها أيضا قواعد غير مكتوبة. فبإمكانك مثلا أن ترسم بالطلاء على جدار برلين، ما دمت تلتزم بالجزء المسموح بالرسم عليه من الجدار. ولا مانع من أن تسير عاريا طالما كنت في الأماكن المخصصة للعراة، حيث لا يفضل ارتداء ملابس. وبإمكانك ممارسة الجنس مع الغرباء وتعاطي المخدرات، دون أن يلتفت إليك أحد، ما دمت تمارسها في الأماكن المخصصة لذلك بمعظم نوادي برلين. وإذا توغلت في ألمانيا سترى الكثير من مظاهر الرفاهية والمتعة، إذ تنتشر في فرانكفورت النوادي وبيوت الدعارة، وتضم هامبورغ واحدا من أكثر أحياء البغاء صخبا في أوروبا. لكن هذا لا يتعارض مع حرص الألمان على النظام، فالألمان لا يمنعون شيئا ما دام يُمارس في أماكن معينة مخصصة لممارسته. فإذا تحدثت إلى جارك في عربة القطار الهادئة ستتعرض للنهر والتوبيخ، لكن إذا شربت الخمر في أنفاق برلين، لن يلتفت إليك أحد، لأن شرب الخمر أمام الملأ مقبول بشكل عام وفقا للقواعد غير المكتوبة. لا مانع من الكتابة والرسم بالطلاء على جدار برلين ما دمت تلتزم بالمكان المخصص للرسم من الجدار لكن إذا مارست سلوكا يخالف القواعد المتعارف عليها بين الألمان، ستجد الكثيرين من الغرباء ينبهونك إلى أن هذا السلوك مخالف للنظام. وتقول روتجرز إن الألمان لا يخجلون من لفت نظر الآخرين في حالة مخالفة القواعد، وقد يوبخونك لأنهم يتوقعون أن الجميع يعرفون القواعد ويلتزمون بها. ولهذا أرسل لي جاري في العمارة التي اسكن فيها مقطع فيديو على تطبيق "واتساب" حول طريقة فك صندوق من الورق المقوى قبل وضعه في صندوق إعادة التدوير، وقال إنه يأمل أن يتخذ جميع الجيران هذه الخطوات البسيطة التي تستغرق خمس ثوان فقط. وبعد أن زرت جميع الولايات الألمانية، رأيت بنفسي أن النظام يطبق بفعالية وبسلاسة، لكنني شاهدت أيضا بعض الألمان يخالفونه على الملأ، لكن عندما تكون المخالفة مقبولة، مثل الصراخ في وجه الحراس المسلحين في مباريات كرة القدم أو إطلاق الألعاب النارية في الشوارع المكتظة في ليلة رأس السنة. وفي النهاية، تقول روتجرز إن ألمانيا، شأنها شأن أي دولة لا يمكن اختزالها في عبارة واحدة، بل هناك عبارات وتعبيرات عديدة ترسم معالم ثقافتها. يمكنك قراءة الموضوع الأصلي على BBC Travel
https://www.bbc.com/amharic/47958654
https://www.bbc.com/arabic/middleeast-47946885
አልሲሲ የሁለተኛ የምርጫ ዘመን ስልጣናቸው የሚያበቃው በ2022 ነው። አሁን በተሻሻለው ሕገ-መንግሥት መሰረት በሰላሳ ቀናት ውስጥ ህዝበ ውሳኔ እንዲካሄድ ይጠይቃል። ይህ ደግሞ አራት ዓመት የነበረውን የስልጣን ዘመናቸውን ወደ ስድስት ዓመት ከፍ በማድረግ ለአንድ የስልጣን ዘመን እንዲወዳደሩ እድል ይሰጣቸዋል። የፓርላማው ውሳኔ የአልሲሲ የሥልጣን ዘመን ዘለግ ባለ ዓመታት መለጠጡ ብቻ ሳይሆን ዳኞችና አቃቤ ሕጉን የመሾም ልዩ ሥልጣንንም ሰጥቷቸዋል። ከአል-ሲሲ ባሻገር ለመከላከያ ሠራዊትም ተጨማሪ ኃላፊነቶችን ይሰጣል። • 138 ሰዎች ዜግነታቸውን ተነጠቁ • ሱዳን በህዳሴው ግድብ ጉዳይ አቋሟን ትቀይር ይሆን? • ሰባ ኢትዮጵያውያን ባህር ላይ መሞታቸው ተሰማ አልሲሲ እንደ ጎርጎሮሲያዊያኑ በ2013 በመፈንቅለ መንግሥት መሀሙድ ሙርሲን አስወግደው ሥልጣን ከያዙ በኋላ የተቃውሞ ድምጾችን ሁሉ በመደምሰስ ድጋሚ ምርጫን 97 በመቶ ድጋፍ አግኝቼ አሸንፊያለሁ ብለው ካወጁ ጥቂት ዓመታት ተቆጥሯዋል። የግብፅ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የተሞላው በአልሲሲ ደጋፊዎች ሲሆን ሁል ጊዜም የአልሲሲን ቃል በማስፈፀም በተቃዋሚዎች ይከሰሳል። ለፈረንሳዩ የዜና ወኪል አስተያየቱን የሰጠ አንድ የሕዝብ እንደራሴ እንዳለው "አልሲሲ ወሳኝ የሆኑ ፖለቲካዊ፣ ኢኮኖሚያዊና የደህንነት እርምጃዎችን የወሰዱ ናቸው እናም የስልጣን ዘመናቸው ሊራዘምላቸውና የጀመሩትን የኢኮኖሚ ማሻሻያ ሊቀጥሉ ይገባል" ብሏል። የተቃዋሚ ፖለቲካ ፓርቲ አባሉ ኻሊድ ግን "እብደት ነው፤ ትልቅ የስልጣን ጥመኝነት" ሲል ለቢቢሲ ተናግሯል። የመረጃ መረብ ፍሰትን የሚከታተለው ተቋም የግብፅ መንግሥት ይህ ሕገ-መንግሥት እንዳይሻሻል የሚወተውቱና ፊርማ የሚያሰባስቡ 34 ሺህ ድረ ገፆችን ሙሉ በሙሉ ወይንም በከፊል ዘግቷል ሲል ይፋ አድርጓል። እነዚህ ወገኖች 250 ሺህ ፊርማ አሰባስበው ነበር። በ2014 በሕዝበ ውሳኔ ጸድቆ የነበረው የግብጽ ሕገ መንግሥት 'አንቀጽ-140' ተመራጩ ርዕሰ ብሔር ከሁለት የአራት ዓመት የአገዛዝ ምዕራፍ በላይ በሥልጣን እንዳይቆይ ያስገድዳል። ነገር ግን አሁን በፀደቀው ማሻሻያ ርዕሰ ብሔሩ ስድስት አመት በሥልጣን እንዲቆይ ያስችለዋል።
صورة أرشيفية وجاء إقرار مجلس النواب للتعديلات الدستورية المقترحة في نهاية جلسته العامة اليوم الثلاثاء بموافقة 531 عضوا من إجمالي 554 عضوا حضروا جلسة التصويت النهائية الثلاثاء، بينما رفضها 22 عضوا وأمتنع عضو واحد فقط عن التصويت . وسيخطر مجلس النواب رئيس الجمهورية بالموافقة على التعديلات بالأغلبية المطلوبة ليدعو الرئيس الناخبين للإستفتاء عليها خلال أيام. ومن المقرر أن تُطرح التعديلات الدستورية في استفتاء شعبي قبل نهاية أبريل/ نيسان الجاري، بعد موافقة البرلمان عليها في تصويت اليوم. وانتُخب السيسي، الذي استقال من منصبه كوزير للدفاع بعد أشهر من عزل الرئيس السابق محمد مرسي إثر احتجاجات شعبية ضد حكمه الذي استمر عاما واحدا، رئيسا لأول مرة عام 2014 قبل أن يعاد انتخابه العام الماضي لأربع سنوات أخرى، وكان يفترض أن تكون هذه فترته الأخيرة، بحسب الدستور الحالي. وفي مطلع فبراير/شباط الماضي، اقترح 155 نائبا، معظمهم ينتمي إلى ائتلاف "دعم مصر" البرلماني المؤيد للسيسي، تلك التعديلات. ومرّ المقترح بعدة مراحل من بينها حوار مجتمعي شمل ممثلين عن أحزاب سياسية معارضة. وقد وافق مجلس النواب المصري بأغلبية ثلثي أعضائه على زيادة مدة الرئاسة من 4 إلى 6 سنوات، وإضافة مادة تسمح للسيسي بتمديد مدته الرئاسية الحالية سنتين لتنتهي عام 2024 بدلا من 2022، على أن يكون له بعد ذلك الحق في الترشح لفترة رئاسية (ثالثة) مدتها 6 سنوات. ويواجه نظام السيسي انتقادات واسعة من جماعات حقوق الإنسان جراء قمع الخصوم السياسيين. من جهة أخرى، وافق مجلس النواب على استحداث منصب نائب رئيس الجمهورية، ليكون للرئيس أن يعين نائبا له أو أكثر، وأن يحدد اختصاصات نوابه، وأن يعفيهم من مناصبهم، وأن يقبل استقالتهم. ووافق المجلس على تعديل يمنح المرأة رُبعَ مقاعد مجلس النواب الذي لن يقل عدد أعضائه عن أربعمائة وخمسين عضوا وفقا للتعديل.
https://www.bbc.com/amharic/news-53879105
https://www.bbc.com/arabic/world-53877322
እኝህ የእድሜ ባለፀጋ ፍሬዲ ብሎም፤ በምስራቅ ኬፕ ግዛት በጎርጎሮሳዊያኑ ግንቦት ወር 1904 እንደተወለዱ የግል መረጃቸው ያሳያሉ። ይህ ግን በዓለም ድንቃ ድንቅ መዝገብ የተረጋገጠ አይደለም። በጎርጎሮሳዊያኑ 1918 በተከሰተው በስፓኒሽ ጉንፋን ወረርሽኝ (የኅዳር በሽታ) ምክንያት በአስራዎቹ የዕድሜ ክልል ላይ እያሉ ጠቅላላ ቤተሰባቸውን አጡ። የሚገርመው ከወረርሽኙ ያመለጡት ፍሬዲ፤ ለበርካቶች ሞት ምክንያት ከሆኑት ሁለት የዓለም ጦርነቶችና እና ከአፓርታይድ ጭፍጨፋም ተርፈዋል። ከሁለት ዓመታት በፊት ረዥም እድሜ ለመቆየታቸው ሚስጥሩ ምንድን ነው ? ተብለው የተጠየቁት የዕድሜ ባለፀጋው ለቢቢሲ ሲናገሩ "ምንም የተለየ ሚስጥር የለውም" ብለዋል። " አንድ ነገር ብቻ ነበር። ይህም ከፈጣሪ የተሰጠ ፀጋ ነው። ሁሉም ኃይል ያለው እሱ ነው። እኔ ምንም የለኝ። በማንኛውም ጊዜ ልሞት እችል ነበር፤ ግን እርሱ ጠበቀኝ" ብለዋል። ፍሬዲ አብዛኛውን ጊዜያቸውን ያሳለፉት ሰራተኛ ሆነው ነው። ታታሪና ጠንካራ ሰራተኛ ነበሩ። መጀመሪያ ላይ በእርሻው ዘርፍ ከዚያም የኮንስትራክሽን ኢንዱስትሪውን ተቀላቅለዋል። ጡረታ የወጡትም በ80ዎቹ ዕድሜ ላይ እያሉ ነው። ምንም እንኳን ከበርካታ ዓመታት በፊት ከመጠጥ ጋር ቢለያዩም መደበኛ አጫሽ ነበሩ። ሆኖም የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝን ተከትሎ የአገሪቷ መንግሥት የእንቅስቃሴ ገደብ ሲጥል ሲጋራ መግዛት ጭንቅ ሆኖባቸው ነበር። በዚህ ጊዜም በ116ኛው ልደታቸው ጋዜጣ ጠቅልለው የራሳቸውን ሲጋራ ሰርተው አጭሰዋል። ይህም ብቸኛው የሚያዝናናቸው ተግባር እንደሆነ የ86 ዓመቷ ባለቤታቸው ግንቦት ወር ላይ ለሰንደይ ታይምስ ተናግረው ነበር። እኝህ የዕድሜ ባለፀጋ ቅዳሜ ዕለት በተፈጥሯዊ ምክንያት በኬፕ ታውን ማረፋቸውን ቤተሰቦቻቸው ተናግረዋል። "ከሁለት ሳምንት በፊት አያቴ እንጨት እየፈለጠ ነበር። በጣም ጠንካራ ሰው ነበር። ልበ ሙሉ ነበር።" ሲል አንድሬ ኔዶ ለኤኤፍፒ የዜና ወኪል ተናግሯል። "በቀናት ውስጥ ግን ያ ልበ ሙሉውና ጠንካራው ሰው በአንዴ ኩምሽሽ አለ" ይላል አንድሬ። ሕልፈታቸው ከዘመኑ ኮቪድ-19 ወረርሽኝ ጋር እንደማይገናኝ ግን ቤተቦቻቸው ያምናሉ።
بلوم كان يدخن بانتظام حتى وقت وفاته يوم السبت وبحسب الوثائق الرسمية، فقد ولد فريدي بلوم في مايو/ آيار 1904، ولكن موسوعة غينيس للأرقام القياسية لم تتحقق من ذلك حتى الأن. وعندما كان مراهقا، شاهد جائحة الإنفلونزا الإسبانية عام 1918 وهي تقضي على عائلته بأكملها، ثم عاش حربين عالميتين والفصل العنصري في بلاده. وقال بلوم في تصريح لبي بي سي في 2018 إنه "لا يوجد سر خاص وراء عمره الطويل". وأضاف قائلا "هناك شيء واحد فقط، إن الأمر بيد الله، فهو صاحب كل القوة. بينما أنا لا أملك شيئا، فهو من يتحكم بمصيري". مواضيع قد تهمك نهاية الوثائق الرسمية تشير إلى أنه من مواليد 1904 وقضى بلوم معظم حياته عاملا، أولا في مزرعة ثم في مجال البناء، ولم يتقاعد إلا عندما كان في الثمانينيات من عمره. وأقلع بلوم عن تناول الكحوليات منذ سنوات عديدة، إلا أنه كان مدخنا منتظما. ومع ذلك، يقال إن الإغلاق المتعلق بفيروس كورونا المستجد الذي فرضته حكومة جنوب إفريقيا جعله غير قادر على شراء التبغ لتدخين سجائره في عيد ميلاده الـ 116. وقالت عائلة بلوم إنه توفي لأسباب طبيعية في كيب تاون، يوم السبت. وصرح المتحدث باسم العائلة أندريه نايدو لوكالة الأنباء الفرنسية "قبل أسبوعين كان الجد لا يزال يقطع الخشب". "لقد كان رجلا قويا". وأكد نايدو على أن الأسرة لا تعتقد أن وفاته مرتبطة بتفشي وباء كورونا.
https://www.bbc.com/amharic/news-56676707
https://www.bbc.com/arabic/56691159
ልዑሉ የንግሥት ኤልዛቤት ባለቤት ሲሆኑ፣ ከልዕልቷ ጋር የተጋቡት ንግሥት ከመሆናቸው አምስት ዓመታት በፊት በ1947 (እአአ) ነበር። ንግሥቲቱ በብሪታኒያ የነገሥታት ታሪክ ረጅም ጊዜ በንግሥና የቆዩ ናቸው። ከባኪንግሐም ቤተ መንግሥት የወጣው መግለጫ እንዳለው "ግርማዊት ንግሥት ኤልዛቤት በጥልቅ ሐዘን የተወዳጁን ባለቤታቸውን የኤደንብራው ልዑል ፊሊፕን ሞት ይፋ አድርገዋል። "ክቡርነታቸው በዊንድሰር ቤተመንግሥት ውስጥ ዛሬ ጠዋት አርፈዋል" ብሏል። ባለፈው መጋቢት ወር ላይ የኤደንብራው አልጋ ወራሽ ልዑል ፊሊፕ ለአንድ ወር ያህል ህክምና ሲከታተሉ ከቆዩ በኋላ ከሆስፒታል መውጣታቸው ይታወሳል። ልዑሉ ቀደም ሲል ለነበረባቸው የልብ ችግር ለንደን ውስጥ በሚገኘው ሴንት ባርቶሎሚው ሆስፒታል ውስጥ ቀዶ ጥገና ተደርጎላቸው ነበር። ልዑሉና ንግሥቲቱ በዘመናቸው አራት ልጆችን ያፈሩ ሲሆን ስምንት የልጅ ልጆችና አስር የልጅ፣ ልጅ ልጆችን አይተዋል። የመጀመሪያ ልጃቸው የዌልሱ ልዑል፣ ልዑል ቻርለስ በ1948 (እአአ)፣ ተከታይ እህታቸው ልዕልት አን በ1950፣ የዮርኩ አልጋ ወራሽ ልዑል አንድሩ በ1960 እና ልዑል ኤድዋርድ ደግሞ በ1964 ነበር የተወለዱት። ልዑል ፊሊፕ በግሪኳ ደሴት ኮርፉ ውስጥ እንደ አውሮፓውያኑ ሰኔ 10/1921 ነበር የተወለዱት። የልዑሉ አባት የሄለኒስ ንጉሥ ቀዳማዊ ጆርጅ የመጨረሻ ልጅ የነበሩት የግሪክና የዴንማርክ ልዑል አንድሩ ነበሩ። እናታቸው ልዕልት አሊስ የሎርድ ልዊስ ሞንትባተን ሴት ልጅ እና የንግሥት ቪክቶሪያ የልጅ ልጅ ነበሩ። የልዑሉን ሞት ተከትሎ የብሪታኒያው ጠቅላይ ሚኒስትር ቦሪስ ጆንሰን "የበርካታ ወጣቶችን ሕይወት ያነቃቁ ነበሩ" ሲሉ ሐዘናቸውን ከጽህፈት ቤታቸው ገልጸዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ አክለውም "ንጉሣውያን ቤተሰቡን እንዲሁም ዘወዳዊውን ሥርዓት የሚመሩ በመሆናቸው ተቋሙ ያለምንም መዛነፍ በብሔራዊ ሕይወታችን ላይ አስፈላጊ እንዲሆን አድርገዋል።" ጠቅላይ ሚኒስትሩ በተጨማሪም የኤደንብራውን ልዑል ሞት "በጥልቅ ሐዘን ውስጥ" ሆነው መስማታቸውን ተናግረዋል። "ልዑል ፊሊፕ በዩናይትድ ኪንግደምም ሆነ በኮመንዌልዝ አገራት እንዲሁም በመላው ዓለም የትውልዶችን ፍቅር ያገኙ ናቸው" ብለዋል። ልዑል ፊሊፕ በሁለተኛው ዓለም ጦርነት ወቅት የተሳተፉና በሕይወት ከነበሩ ጥቂት ሰዎች መካከል አንዱ መሆናቸውንም አስታውሰዋል። የልዑል ፊሊፕ የቀብር ሥነ ሥርዓት ዊንድሰር ውስጥ በሚገኘው የቅዱስ ጊዮርጊስ በቤተክርስቲያን ውስጥ የሚፈጸም ሲሆን፤ ነገር ግን በኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ምክንያት ሥነ ሥርዓቱ ዝግጅት ላይ ማስተካከያ እንደተደረገ ተገልጿል። የቀብር ሥነ ሥርዓቱን ከሚያስፈጽመው አካል በወጣው መግለጫ መሰረት ከሥርዓተ ቀብሩ በፊት "ከዚህ በፊት እንደ ነበረው ልማድና እንደ የልዑሉን ፍላጎት መሠረት በማድረግ" አስከሬናቸው ዊንድሰር ቤተ መንግሥት ውስጥ የሚቆይ ይሆናል። መግለጫው እንዳለው "በኮቪድ-19 ምክንያት የቀብር ሥነ ሥርዓቱ የሚካሄድበት ሁኔታ ላይ ማስተካከያ በመደረጉ፤ ሕዝቡ በቀብሩ ላይ ለመገኘትም ሆነ ተሳታፊ ለመሆን ሙከራ እንዳያደርግ እንጠይቃለን" ብሏል።
الأمير فيليب: وفاة دوق أدنبره وزوج الملكة إليزابيث الثانية عن عمر يناهز 99 عاما وقد تزوج الأمير من الأميرة إليزابيث في عام 1947، قبل خمس سنوات من اعتلائها العرش، وكانت أطول زيجة ملكية في التاريخ البريطاني. وجاء في بيان صادر عن قصر باكنغهام: "ببالغ الأسى، تُعلن جلالة الملكة وفاة زوجها المحبوب، صاحب السمو الملكي الأمير فيليب، دوق أدنبرة". وأضاف البيان: "توفي صاحب السمو الملكي بسلام هذا الصباح في قلعة وندسور". وقال بوريس جونسون، رئيس الوزراء البريطاني، إن الأمير الراحل "كان مُلهما لعدد لا يحصى من الشباب". وأضاف رئيس الوزراء، الذي تحدث من داونينغ ستريت، قائلا:"لقد ساعد في توجيه العائلة المالكة والنظام الملكي كي يبقى مؤسسة حيوية بلا منازع لتوازن حياتنا الوطنية وسعادتها". وقال إنه "استقبل هذه الأخبار بحزن شديد". ونُكست الأعلام في قصر باكنغهام واُعلن عن النبأ الحزين على بوابات القصر عقب وفاة الدوق. وقال قصر باكنغهام إنه سيعلن عن المزيد "في الوقت المناسب". ووضع الناس باقات من أزهار النرجس البري والزنبق والورود وبطاقات عزاء خارج القصر، بينما بدأت الحشود تتجمع في قلعة وندسور. وكتب على إحدى البطاقات "لترقد بسلام أيها الأمير فيليب". وقال مراسل بي بي سي للشؤون الملكية، نيكولاس ويتشل، إنها كانت "لحظة حزن وطني حقيقي" و "لحظة حزن بالأخص لفقدان الملكة زوجها بعد 73 عاما من الزواج". وأضاف أن الأمير فيليب "ساهم بشكل كبير في نجاح عهد الملكة"، واصفا الدوق بأنه "مخلص تماما لإيمانه بأهمية الدور الذي تؤديه الملكة - وواجبه في دعمها". تجمع المعزون خارج قصر باكنغهام بعد الإعلان واصطف عدد كبير من المصورين حول العدد المتزايد من الناس الذين تجمعوا في محيط قصر باكنغهام بعد ظهر اليوم، وفقا لمراسلة بي بي سي نيوز ماري جاكسون. وأعربت الوزيرة الأولى في اسكتلندا، نيكولا ستيرجن، عن "حزنها" لوفاة الدوق. وغردت على تويتر قائلة: "أتقدم بالتعازي الشخصية الحارة - وتعازي اسكتلندا وشعبها - إلى صاحبة الجلالة الملكة وعائلتها". وقال الوزير الأول في ويلز، مارك دراكفورد، إن الدوق "خدم التاج بإخلاص وكرم الروح". وقال كير ستارمر زعيم حزب العمال، زعيم المعارضة في بريطانيا، إن المملكة المتحدة فقدت رجل دولة استثنائيا، مضيفا "معظمنا سيتذكره لالتزامه الكبير وإخلاصه للملكة". أما جستين ولبي، كبير أساقفة كنتبري، فقال إن الأمير وضع دائماً مصالح الآخرين قبل مصالحه، وبذلك قدم مثالاً بارزاً للخدمة المسيحية". المعزون يضغون باقات من الزهور خارج قلعة وندسور وقالت كلية الأسلحة في بيان إن جنازة الأمير فيليب ستقام في كنيسة سانت جورج بوندسور، لكن ترتيبات الجنازة عُدّلت بما يتوافق وإجراءات جائحة فيروس كورونا. وأضافت الكلية أن الجنازة لن تكون جنازة رسمية ولن يكون جثمان الدوق حاضرا. وأوضح البيان أن الجثمان سيبقى في قلعة وندسور قبل البدء بمراسم الجنازة، "تماشيا مع التقاليد ورغبات صاحب السمو الملكي". وقال البيان إن "ترتيبات الجنازة روجعت في ضوء الظروف السائدة الناشئة عن جائحة كوفيد - 19، ويؤسفنا أن نطلب من الناس عدم الحضور أو المشاركة في أي من مراسم الجنازة التي ستقام". وأضاف البيان أن قصر باكنغهام سيؤكد الترتيبات التفصيلية للجنازة على الموقع الملكي. كما طُلب من جميع المباني الحكومية في المملكة المتحدة تنكيس الأعلام تكريما للدوق حتى الساعة 08:00 بتوقيت غرينتش في اليوم التالي للجنازة. وسيكرم البرلمان اسم الدوق الاثنين المقبل، مع انعقاد مجلس العموم الساعة 14:30 بتوقيت غرينتش. كما علقت الأحزاب حملاتها الانتخابية في 6 مايو/ آيار، والتي ستشهد توجه الناخبين إلى صناديق الاقتراع لاختيار أعضاء المجالس المحلية وعمدة لندن وأعضاء البرلمانين في اسكتلندا وويلز. وتوحد السياسيون في جميع أنحاء المملكة المتحدة في الحداد بعد الإعلان عن وفاة الدوق. وفي غضون ذلك، أعرب قادة الكومنولث عن تعازيهم لوفاة زوج الملكة. فقد غرد رئيس الوزراء الأسترالي، سكوت موريسون، على تويتر قائلا إن الدوق "جسّد جيلا لن نراه مرة أخرى أبدا"، بينما وصف رئيس الوزراء الكندي، جاستن ترودو" الأمير فيليب بأنه "رجل ذو هدف وقناعة عظيمين". واستذكر رئيس الوزراء الهندي، ناريندرا مودي، "المسيرة المتميزة للأمير فيليب في الجيش" وعمله "في طليعة العديد من مبادرات خدمة المجتمع". كان دوق أدنبره بجوار الملكة لأكثر من ستة عقود من حكمها، ليصبح أطول رفيق خدمة في التاريخ البريطاني عام 2009 وفي مارس/آذار الماضي، غادر دوق أدنبره المستشفى بعد شهر من تلقيه العلاج، إذ خضع لعملية جراحية في القلب من قبل في مستشفى آخر في لندن هو مستشفى سانت بارثولوميو. وللزوجين فيليب وإليزابيث أربعة أبناء وثمانية أحفاد وعشرة من أبناء الأحفاد. وقد وُلد ابنهما الأول، أمير ويلز، تشارلز، في عام 1948، وتبعته شقيقته الأميرة آن، في عام 1950، ودوق يورك، الأمير أندرو، في عام 1960، وإيرل ويزكس، الأمير إدوارد، في عام 1964. وولد الأمير فيليب في جزيرة كورفو اليونانية في 10 يونيو/ حزيران 1921. كان والده الأمير أندرو أمير اليونان والدنمارك، وهو الابن الأصغر للملك جورج الأول. وكانت والدته، الأميرة أليس، ابنة الأمير لويس من باتنبرغ وحفيدة الملكة فيكتوريا.
https://www.bbc.com/amharic/news-52240994
https://www.bbc.com/arabic/science-and-tech-52210163
እድሜያቸው ከ70 የዘለለ እና ህመም ያለባቸው ሰዎች ለበሽታው የበለጠ ተጋላጭ ናቸው። ኮሮናቫይረስ እድሜያቸው በ50ዎቹና በ60ዎቹ ክልል ያሉ ወንዶችን በብዛት ሲያጠቃ ተስተውሏል። በሽታው እነሱን ብቻ ያጠቃል ማለት ባይሆንም እስካሁን ጎልቶ የታየው በዚህ እድሜ ክልል ላይ ነው። በእድሜ የገፉ ወንዶች ለምን በቫረይሱ ይጠቃሉ? ተመራማሪዎች ለዚህ ጥያቄ እርግጠኛ መልስ የላቸውም። ከዩናይትድ ኪንግደም የተገኘ መረጃ እንደሚያሳየው፤ በፅኑ የታመሙ ሰዎች አማካይ እድሜ 60 ነው። አብዛኞቹ ደግሞ ወንዶች ሲሆኑ፤ እንደ ልብ ህመም ያለ በሽታ ያለባቸውና ከመጠን ያለፈ ውፍረት የገጠማቸው ናቸው። • ቻይና ከኮሮናቫይረስ ጋር ያደረገችውን ፍልሚያ በቅርብ የታዘበው ኢትዮጵያዊ ዶክተር • ቻይና ዉሃንን ከፍታ ስዊፌ ከተማን ለምን ዘጋች? በዚያው አገር ከሞቱት 647 ሰዎች 44ቱ ከ45 ዓመት እስከ 65 ናቸው። ይህም ካጠቃላይ ቁጥሩ 7 በመቶ ነው። ሴቶችም ይሁን ወንድ አዛውንቶች የመሞት እድላቸው ከወጣቶች ቢበልጥም፤ የወንድ አዛውንቶች የመሞት እድል በየትኛውም እድሜ ካሉ ሴቶች ይልቃል። ወረርሽኙ ከተቀሰቀሰበት ቻይና፣ ዉሃን የተገኘው መረጃም የሚያሳየውም ይህንኑ ነው። ሆኖም ግን ተመራማሪዎች እንደሚሉት፤ ለቫይረሱ ተጋላጭነትን ከፆታ ጋር ብቻ ማስተሳሰር አይቻልም። ሲጋራ ማጤስ እና ሌሎችም ተጋላጭ ሊያደርጉ ይችላሉ። የኖቲንግሀም ዩኒቨርስቲው ፕሮፌሰር ኢን ሆል፤ "ወንዶችን ተጋላጭ የሚያደርጋቸው ይህ ብቻ ነው ብዬ አላምንም፤ ገና ያልደረስንበት ነገር አለ" ይላሉ። • ስለኮሮናቫይረስ ሐሰተኛ መረጃ እንዳይስፋፋ ምን ልናደርግ እንችላለን? ወንዶች ከሴቶች በበለጠ በልብ ህመም፣ በስኳር እና በሳምባ በሽታ ይያዛሉ። አንዳንድ ተመራማሪዎች ዘረ መል እና ሆርሞን ከበሽታው ተጋላጭነት ጋር ግንኙነት አላቸው ብለው ይገምታሉ። ሴቶች በሽታውን የመከላከል አቅም አላቸው? የኦክስፎርድ ዩኒቨርስቲው ፕሮፌሰር ፊሊፕ ጎልደር የሰውነት በሽታን የመከላከል አቅም (ኢምዩኒቲ) አጥኚ ናቸው። እሳቸው እንደሚሉት፤ በሴቶች እና በወንዶች መካከል በሽታን የመከላከል አቅም ልዩነት አለ። ይህ ልዩነት ጎልቶ የሚስተዋለው ደግሞ በተላላፊ በሽታዎች ላይ ነው። ሴቶች በሽታ የመከላከል አቅማቸው የበለጠ የሆነው ሁለት ኤክስ ክሮሞዞም (X chromosome) ስላላቸው እንደሆነ አጥኚው ያስረዳሉ። በእነዚህ ላይ በሽታን የሚከላከሉ ዘረ መሎች እንደሚገኙም ያስረዳሉ። በዩናይትድ ኪንግደም በየዓመቱ 600 ሺህ ሰዎች ይሞታሉ። ብዙዎቹ አዛውንቶችና የተለያየ ህመም ያለባቸው ናቸው። ከኮሮናቫይረስ ጋር ከተያያዙ ህልፈቶች ጋርም የተስተዋለው ተመሳሳይ ነገር ነው። ራስን ከበሽታው ለመከላከል የአካል ብቃት እንቅስቃሴ ማዘውተር እና የተመጣጠነ ምግብ መመገብ ይመከራል። ሲጋራ ማጨስ ማቆምም ያስፈልጋል። ወንዶች ከሴቶች በበለጠ ሲጋራ ያጨሳሉ፣ ጨው የበዛበት ምግብ ይበላሉ፣ ቀይ ሥጋን ይመገባሉ፣ መጠጥ ይጠጣሉ፣ አትክልትና ፍራፍሬም አይመገቡም ተብሏል።
الأشخاص فوق 70 عاما أكثر عرضة للخطر عند الإصابة بكورونا بغض النظر عما إذا كانوا يعانون من مشكلات صحية أم لا لكن بعض الناس يحتاجون العلاج في المستشفى، وهو ما حدث مع رئيس وزراء بريطانيا بوريس جونسون. جونسون، البالغ من العمر 55 عاما، يتلقى الرعاية حاليا في مستشفى سانت توماس في لندن بعدما ساءت حالته الصحية. وتم إمداده بالأكسجين، لكنه لم يكن بحاجة إلى جهاز تنفس صناعي لمساعدته على التنفس. من هم الأشخاص الذين قد يصابوا بالمرض؟ مواضيع قد تهمك نهاية بعض الناس أكثر عرضة للإصابة بمضاعفات المرض. وهذا يشمل الأشخاص الذين تزيد أعمارهم عن 70 عاما، بغض النظر عما إذا كانوا يعانون من مشكلات صحية أم لا، بالإضافة إلى من يعانون متاعب صحية مزمنة بغض النظر عن عمرهم، مثل مرضى القلب. ومن الفئات التي قد تكون في أشد الحاجة إلى الرعاية الطبية في المستشفى إذا أصيبوا بفيروس كورونا المستجد مرضى السرطان الذين يتلقون العلاج الكيميائي. وإلى حد ما، يبدو أن الفيروس يؤثر أيضا بشكل غير متكافئ على الرجال في الخمسينات أو الستينات من العمر، على الرغم من عدم تمييزهم كمجموعة مهددة بدرجة كبيرة، وذلك لأن الأمر ليس بهذه البساطة. جونسون تم وضعه على جهاز أكسجين، لكنه لم يكن بحاجة إلى جهاز تنفس صناعي لماذا الرجال الأكبر سنا معرضين للخطر؟ العلماء ليسوا متأكدين من السبب. في بريطانيا، أظهرت بيانات غرف العناية الفائقة في المستشفيات أن متوسط عمر المريض الذي يكون في حالة حرجة هو 60 سنة. معظم هؤلاء رجال، والعديد منهم يعانون من متاعب صحية أخرى يمكن أن تعرضهم لخطر متزايد، مثل مشاكل القلب والسمنة. من بين 647 حالة وفاة مرتبطة بفيروس كورونا سجلها مكتب الإحصاءات الوطنية في إنجلترا وويلز حتى الأسبوع المنتهي في 27 مارس/آذار، كان هناك 44 وفاة لأشخاص تتراوح أعمارهم بين 45 و65 عاما، أي حوالي 7 في المئة من إجمالي الوفيات. وترتفع معدلات الوفيات مع تقدم العمر لدى كل من الرجال والنساء، لكن وفيات الرجال تتجاوز النساء في جميع الفئات العمرية. وتشير البيانات الواردة من الصين، حيث بدأ الوباء وتفشى عالميا، إلى أن الرجال يواجهون خطرا أكبر من النساء، على الرغم من أن الخبراء يحذرون من أنه قد تكون هناك عوامل أخرى غير الجنس، مثل عادات التدخين التي يمكن أن تفسر هذه العلاقة. وقال إيان هول أستاذ الطب الجزيئي بجامعة نوتنغهام "لست مقتنعا بأن هذا (التدخين) يفسر تماما زيادة خطر الإصابة بأمراض شديدة لدى الرجال، لذا يبدو أنه قد يكون هناك عامل آخر غير معروف حتى الآن يلعب دورا". والرجال أكثر عرضة للإصابة بأمراض القلب والسكري وأمراض الرئة المزمنة. وقد اقترح البعض أن الجينات والهرمونات الجنسية قد تكون سببا أيضا. الاستجابة المناعية للعدوى عادة ما تكون أكثر قوة وأكثر فعالية عند الإناث مقارنة بالذكور هل النساء أكثر مناعة؟ قال فيليب غولدر، الخبير في علم المناعة بجامعة أكسفورد "يتزايد التسليم بأن هناك اختلافات كبيرة في الجهاز المناعي بين الذكور والإناث، وأن لهذا تأثيرا كبيرا على نتائج مجموعة كبيرة من الأمراض المعدية". وأضاف "الاستجابة المناعية طوال الحياة للقاحات وكذلك للعدوى عادة ما تكون أكثر قوة وأكثر فعالية عند الإناث مقارنة بالذكور". ربما يرجع هذا إلى أن الإناث يحملن نسختين من الكروموسوم X، مقارنة بالذكور الذين يحملون نسخة من الكروموسوم X وأخرى من الكروموسوم Y. ويوضح غولدر أن عددا من الجينات المناعية الحاسمة تكون موجودة على الكروموسوم X. هل فيروس كورونا المستجد هو سبب الوفاة؟ في بريطانيا، على سبيل المثال، يموت نحو 600 ألف شخص سنويا. والأشخاص الذين يعانون من متاعب صحية مزمنة وكذلك كبار السن هم الأكثر عرضة للخطر، تماما كما لو كانوا مصابين بفيروس كورونا. ويشير ديفيد شبيغلتر، الأستاذ بجامعة كامبريدج، إلى أن نحو 10 في المئة من الأشخاص الذين تزيد أعمارهم عن 80 عاما سيموتون في العام المقبل، وأن احتمال وفاتهم نتيجة الإصابة بفيروس كورونا هو نفسه تقريبا. كيف تستطيع حماية نفسك؟ حافظ على لياقتك وصحتك قدر الإمكان من خلال ممارسة الرياضة واتباع نظام غذائي متوازن. إذا كنت تدخن، فهذا هو الوقت المناسب للإقلاع. هذا هو الوقت المناسب للإقلاع عن التدخين الرجال أكثر عرضة من النساء بسبب: تدخين عدد أكبر من السجائر يوميا وتدخين التبغ الملفوف يدويا. تناول الكثير من الملح. تناول الكثير من اللحوم الحمراء والمصنعة. تناول القليل من الفاكهة والخضروات. احتساء المشروبات الكحولية والشرب حتى مستويات خطرة. ينتشر فيروس كورونا عندما يسعل الشخص المصاب أو يعطس، حيث يخرج رذاذ مليء بالفيروس في الهواء. يمكن أن يصاب المرء من خلال تنفس هذا الرذاذ، أو قد تحدث العدوى إذا لمس سطحا سقط عليه الرذاذ ولمس بعدها العيني أو الأنف أو الفم. لذلك، من المهم السعال والعطس في مناديل، وعدم لمس الوجه إلا بعد غسل اليدين، وتجنب الاتصال عن قرب مع الأشخاص المصابين. ماذا لو أصبت بأعراض فيروس كورونا؟ إذا عانيت من أعراض جديدة مثل سعال مستمر أو حمى، فيجب عليك البقاء في المنزل وعزل نفسك لمدة سبعة أيام على الأقل. إذا ظهرت عليك أنت أو أي شخص تعيش معه أعراض، فستحتاج الأسرة بأكملها إلى العزل لمدة 14 يوما لترقب ظهور علامات المرض. والسبب الرئيسي وراء حاجة الناس للعلاج في المستشفى هو صعوبة التنفس. وتعتبر الحالة حرجة إذا كنت تشعر بضيق شديد في التنفس لدرجة أنك لا تستطيع التحدث بأكثر من بضع كلمات.
https://www.bbc.com/amharic/news-47052866
https://www.bbc.com/arabic/world-47051854
እራሳቸውን ጊዜያዊ ፕሬዚዳንት ብለው የሰየሙት ጁአን ጉአኢዶ የተቃዋሚ መሪው ጁአን ጉአኢዶ ባለፈው ሳምንት እራሳቸውን የቬንዙዌላ ተጠባባቂ ፕሬዚዳንት አድርገው መሾማቸው ይታወሳል። የተቃዋሚ መሪው የአሜሪካ እና የካናዳ መንግሥትን ጨምሮ የበርካታ ሃገራት እውቅናን አግኝተዋል። ፕሬዚዳንት ኒኮላስ ማዱሮ ደግሞ የሩሲያ እና የቻይና ድጋፍ እንዳልተለያቸው ይናገራሉ። አሜሪካ በዲፕሎማቶቿ እና በተቃዋሚ መሪው ጁአን ጉአኢዶ ላይ የሚደርሱ ማናቸውም አይነት ማስፈራሪያዎች ላይ ''የማያዳግም እርምጃ ያስወስዳሉ'' ስትል የቬንዙዌላ መንግሥትን አስጠንቅቃ ነበር። • አሜሪካ የቬንዙዌላ መንግሥትን አሰጠነቀቀች • ቬኔዙዌላ ምናባዊ ገንዘብ ይፋ አደረገች ቬንዙዌላ ለረዥም ጊዜ የዘለቀ ምጣኔ ሃብታዊ ቀውስ ውስጥ የምትገኝ ሲሆን ከቅርብ ሳምንታት ወዲህ ከፍተኛ ህዝባዊ ተቃውሞዎችን እያስተናገደች ትገኛለች። እጅግ የተጋነነ የዋጋ ግሽበት፣ መድሃኒት እና ምግብን ጨምሮ የመሰረታዊ ቁሶች እጥረት በርካቶች ሃገሪቱን ለቀው እንዲሰደዱ ምክንያት እየሆኑ ነው። ኒኮላስ ማዱሮ በቅርቡ በሃገሪቱ የተካሄደውን ምርጫ አሸንፊያለሁ በማለት ከ20 ቀናት በፊት ነበር ሁለተኛ ዙር የስልጣን ዘመናቸውን የጀመሩት። ማዱሮ አሸነፍኩ ባሉበት ምርጫ በርካታ ተቃዋሚዎች በምርጫው እንዳይሳተፉ ተደርገው ነበር። ለፕሬዚዳንት ማዱሮ ታማኝ ነው የሚባለው የሃገሪቱ ከፍተኛ ፍርድ ቤት የተቃዋሚ መሪው ጁአን ጉአኢዶ ''በሪፐሊኩ ሰላም እንዲደፈርስ በማድረጋቸው'' ቅድመ ምርመራዎች እስኪጠናቀቁ ''ሃገር ለቀው እንዳይወጡ ተከልክለዋል'' ሲል ውሳኔውን አስተላልፏል። የተቃዋሚ መሪው በጉዳዩ ላይ ለጋዜጠኞች አስተያየታቸውን ሲሰጡ ''ይህ አዲስ አይደለም'' ያሉ ሲሆን ጨምረውም ''ስጋት አለኝ፤ ይሁን እንጂ ማድረግ ያለብንን እያደረግን ነው'' ብለዋል። • ካናዳ የቬንዝዌላን አምባሳደር አባረረች የአሜሪካ ብሔራዊ ደህንነት አማካሪው ጆን ቦልተን ማስፈራራት የሕግ ጥሰት ነው ሲሉ የቬንዙዌላን መንግሥት አስጠንቅቀው ነበር። በተጨማሪ ''ሁሉም አማራጮች በጠረጴዛ ላይ ናቸው'' በማለት የኃይል እርምጃ ከአማራጮቹ መካከል አንዱ እንደሆነ ጠቁመው አልፈዋል። እራሳቸውን ጊዜያዊ ፕሬዚዳንት ብለው የሰየሙት ጁአን ለረቡዕ እና ቅዳሜ ለተቃውሞ ሰልፍ ደጋፊዎቻቸውን አደባባይ ጥርተዋል። ስፔን፣ ጀርመን፣ ፈረንሳይ እና እንግሊዝን ጨምሮ በርካታ የአውሮፓ ሃገራት በቬንዙዌላ በስምንት ቀናት ውስጥ ምርጫ ካልተጠራ ለተቃዋሚው የፕሬዚዳንትነት እውቅና እንሰጣለን ብለዋል። ፕሬዚዳንት ማዱሮ ግን የአውሮፓውያኑን ሃገራት ማስጠንቀቂያ አጣጥለውታል።
اتهام غوايدو بتهديد السلام في فنزويلا وراء قرار منعه من السفر وجاءت هذه الخطوة وسط صراع متصاعد على السلطة بين الرئيس نيكولاس مادورو وغوايدو الذي أعلن نفسه "رئيسا مؤقتا" الأسبوع الماضي. وسارعت الولايات المتحدة بالاعتراف بشرعية غوايدو ودعمه وتبعتها بلدان أخرى. ويتلقى مادورو دعما من روسيا ودول أخرى رفضت الاعتراف بغوايدو. وخوفا من تصاعد الأزمة عارضت دول في قارتي أمريكا الشمالية وأمريكا الجنوبية أي تدخل عسكري خارجي في فنزويلا. وقال وزير خارجية دولة بيرو، نيستور بوبوليزيو، إن مجموعة "ليما"، التي تضم 14 دولة من بينها كندا وتأسست عام 2017 لإيجاد حل سلمي للأزمة في فنزويلا، ترفض "التدخل العسكري". لكن مسؤولين أمريكيين أشاروا إلى أن كل الخيارات لحل الأزمة "مطروحة على الطاولة". وتواجه فنزويلا مشاكل اقتصادية حادة، مما أدى إلى تصاعد في أعمال العنف خلال الأسابيع الأخيرة. وخرجت احتجاجات في جميع أنحاء البلاد منذ أن بدأ الرئيس مادورو ولايته الثانية في 10 يناير/كانون الثاني الماضي. بولتون مستشار الأمن القومي الأمريكي حذر من المساس بغوايدو وكان قد فاز في الانتخابات الرئاسية التي جرت منتصف العام الماضي، وسط اتهامات بمنع عدد من مرشحي المعارضة من الترشح وسجنهم. ومن المرجح مقتل أكثر من 40 شخصا في الاحتجاجات واعتقال المئات منذ 21 يناير/كانون الثاني، حسب تقرير الأمم المتحدة. وأجبر التضخم الكبير ونقص السلع الأساسية مثل الغذاء والدواء الملايين على الفرار من فنزويلا. ماذا قررت المحكمة العليا؟ سرعان ما وافقت المحكمة العليا، التي أعلنت الولاء للرئيس مادورو، على الإجراءات الجديدة ضد غوايدو، يوم الثلاثاء، بعد أن طلب المدعي العام اتخاذ "إجراءات احترازية" ضد زعيم المعارضة. وقال رئيس المحكمة، مايكل مورينو، إن غوايدو "ممنوع من مغادرة البلاد" إلى أن يكتمل التحقيق الأولي لأنه تسبب في "إلحاق ضرر بالسلام في الجمهورية". وبصفته رئيسا للجمعية الوطنية (البرلمان) يتمتع غوايدو بالحصانة من المقاضاة ما لم يخضع لقرار صادر عن المحكمة العليا. ونقلت تقارير صحفية عن غوايدو، تصريحات لدى وصوله إلى البرلمان، قال فيها إن هذه التحركات "ليست جديدة". وأضاف: "لا أستبعد التهديدات والاضطهاد في هذا الوقت، لكننا هنا، ونحن مستمرون في القيام بعملنا". ويأتي قرار المحكمة بعد إعلان واشنطن تسليم الحسابات المصرفية الفنزويلية في الولايات المتحدة لغوايدو، الذي تعتبره الآن الرئيس الشرعي للبلاد. وحذر جون بولتون، مستشار الأمن القومي الأمريكي، من "عواقب وخيمة ضد أولئك الذين يحاولون تقويض الديمقراطية وإلحاق الضرر بغوايدو".
https://www.bbc.com/amharic/news-48899946
https://www.bbc.com/arabic/business-43453899
የናይጄሪያው ፕሬዝደንት ሙሃመዱ ቡሃሪ በኒጄር በተካሄደው የአፍሪካ ህብረት ስብሰባ ላይ ፊርማቸውን አኑረዋል። ነጻ የንግድ ቀጠናው ስምምነት ዓላማ በአባል ሃገራት መካከል በሚደረጉ የንግድ ልውውጦች ላይ ታሪፍን በማስቀረት አፍሪካውያን ሃገራት እርስ በእርሳቸው የንግድ ልውውጥ እንዲያደርጉ ለማበረታታት ያሰበ ነው ተብሏል። ይህ ስምምነት ወደ ሥራ የሚገባበት ቀን ለጊዜው አልተወሰነም። በአሁኑ ወቅት አፍሪካውን ሃገራት ምርት እና አገልግሎታቸውን እርስ በእርስ የሚነግዱት 16 በመቶ ብቻ ሲሆን አውሮፓውያን ሃገራት ግን ከሚያመርቱት ምርት እና አገልግሎት 65 በመቶ የሚሆነውን ለተቀረው አውሮፓ ሃገር ይሸጣሉ። የአፍሪካ ህብረት የአፍሪካ አህጉር ነጻ የንግድ ቀጠና ስምምነትን ተግባር ላይ ማዋል፤ እአአ በ2022 ላይ በአፍሪካ ሃገራት መካከል የሚደረገውን የንግድ ለውውጥ በ60 በመቶ ከፍ ያደርገዋል ሲል ግምቱን ያስቀምጣል። • እውን የአፍሪካ ነፃ የንግድ ቀጣና ለኢትዮጵያ ይጠቅማል? • የአሜሪካና ቻይና የንግድ ጦርነት ዓለምን ሊያደኽይ ይችላል • ህንድ አሜሪካን ይጎዳል የተባለ የንግድ ታሪፍ ልታስተዋውቅ ነው በተጨማሪም ስምምነቱ በዓለማችን ትልቁን ነጻ የንግድ ቀጠናን ይፈጥራል ተብሎለታል። የአፍሪካ ግዙፍ መጣኔ ሃብት ባለቤት ናይጄሪያ የነጻ ንግድ ቀጠና ስምምነት ላይ ፊርማዋን ማኖሯ የስምምነቱን ውጤታማነት ላይ ጉልህ አስተዋጽኦ ያበረክታል ሲሉ ባለሙያዎች አስተያየታቸውን ሰጥተዋል። ኤርትራ ለምን ብቻዋን ቀረች? ኤርትራ ከኢትዮጵያ ጋር በነበራት አለመግባባት እና በሌሎች ምክንያቶች በስምምነቱ ዙሪያ ውይይቶች ላይ ተሳታፊ ሳትሆን መቆየቷን የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን የንግድ እና ኢንዱስትሪ ኮሚሽነር አልበርት ሙቻንጋ ይናገራሉ። ኮሚሽነሩ ጨምረውም ኤርትራ ከኢትዮጵያ ጋር ሰላም ማውረዷን ተከትሎ በስምምነቱ ዙሪያ ከአፍሪካ ህብረት ጋር ለመወያየት ጥያቄ ማቅረቧን ተናግረዋል። ''በጊዜ ሂደት እነሱም የስምምነቱ አካል ይሆናሉ'' ብለዋል ኮሚሽነሩ።
الرئيس النيجيري محمد بخاري وقال بيان رسمي الأحد إن الرئيس النيجيري، محمدو بخاري، لن يحضر قمة الاتحاد الأفريقي، المقررة في رواندا الأسبوع الجاري. وكان من المقرر أن يسافر بخاري اليوم الاثنين إلى كيغالي، حيث ستوقع 53 دولة أفريقية أخرى اتفاقية تشمل كل دول أفريقيا، ما يجعلها أكبر تكتل تجاري في العالم. وتهدف الاتفاقية إلى إزالة الحواجز التجارية، وتعزيز التجارة بين دول القارة. وكان مجلس الوزراء النيجيري قد وافق على الاتفاقية الأربعاء الماضي. وأضاف البيان الرسمي النيجيري: "لن يسافر الرئيس إلى كيغالي لحضور القمة، لأن بعض الأطراف المعنية في نيجيريا أشاروا إلى أنهم لم تتم استشارتهم، ومن ثم فإنهم لديهم بعض المخاوف بشأن شروط الاتفاقية". وتابع البيان: "وبناء على ذلك، فإن قرار السيد الرئيس يهدف إلى إفساح مزيد من الوقت، لمناقشات أوسع حول هذه القضية". وكان اتحاد العمال النيجيري، أو ما يعرف باسم "مؤتمر العمل النيجيري"، قد حث الرئيس بخارى على عدم التوقيع على الاتفاقية. وقال أيوبا وابا رئيس اتحاد العمال: "نحن في مؤتمر العمل النيجيري نشعر بالصدمة، إزاء الغياب الصارخ للمشاورات في العملية التي قادت إلى تلك الاتفاقية". وأضاف: "ليس لدينا شك في أن هذه المبادرة السياسية ستقرع أجراس موت الاقتصاد النيجيري". وقرر الاتحاد الأفريقي عام 2012 المضي قدما في هذا الاتفاقية، بهدف تأسيس سوق تجارية حرة موحدة للسلع والخدمات. وقالت الرئاسة النيجيرية إن الاتفاقية تؤسس نظاما، جرى التفاوض عليه ويقوم على أساس قواعد، تهدف إلى توسيع التجارة الأفريقية البينية، من مستواها المنخفض الذي يبلغ حاليا 14 في المئة. وتعد نيجيريا أكبر منتج للنفط في أفريقيا، ويبلغ عدد سكانها نحو 190 مليون نسمة، ما يجعلها سوقا واسعة. لكن انخفاض أسعار النفط أدى إلى كساد اقتصادي، ما جعل الرئيس بخاري يلجأ إلى سياسات اقتصادية حمائية، وحظر استيراد قوائم طويلة من السلع.
https://www.bbc.com/amharic/news-56898071
https://www.bbc.com/arabic/world-56901804
ተጠርጣሪዎቹ በሰዎችና በዕፅ ዝውውር፣ በወሲብ ንግድና በኢንተርኔት የሚደረግ ውንብድና ላይ በመሳተፍ የሚሉትን ጨምሮ ከ100 በላይ ክስ እንደሚጠብቃቸው ፖሊስ ገልጿል። የወንበዴ ቡድኑ 'ዳርክ ዌብ' በተሰኘ ድብቅ የኢንተርኔት መረብ ውስጥ በዲጂታል ገንዘብ ወይም ቢትኮይን በመገበያየትም ተጠርጥሯል። እንደ አውሮፓውያኑ በ970ዎቹ በናይጄሪያ ብቅ ያለው 'ብላክ አክስ' በመድፈር፣ በአካል ማጉደልና በመግደል ይታወቃል። ቡድኑ ቀስ በቀስ ጠንካራ የግንኙነት መረቡን ወደ ዓለም አቀፍ ደረጃ ማሳደግ ችሏል። በጣልያን የሚገኘው ቡድን ናይጄሪያ ካለው በአርማ፣ በቃላት አጠቃቀምና ተግባሮቻቸውን በማየት ቀጥታ ግንኙነት እንዳላቸው ፖሊስ ገልጿል። በጣልያን በሚገኙ 14 አውራጃዎች በተደረገ አሰሳ ነው ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር የዋሉት። ከተጠርጣሪዎቹ መካከል በጣሊያን 'የብላክ አክስ' መሪ ነው የተባለ የ35 ዓመት ግለሰብም ይገኝበታል። "ይህ የፖሊስና የፍትሕ አካላት ተግባር ወንጀላቸውን ማስፋፋት ለሚፈልጉ አዳዲስና የቀድሞ የወንበዴ ቡድኖችን ለማደን ያለውን አቅም የሚረጋግጥ ነው" ሲሉ የአገር ውስጥ ጉዳይ ሚኒስትሩ ሉቺያና ለሞራጋሴ ባወጡት መግለጫ አስረድተዋል። 'ብላክ አክስ' ማነው? በናይጄሪያ የተመሠረተው ቡድኑ በዓለም ላይ ዝነኛ ስም ያለው በድብቅ የሚንቀሳቀስ የወንበዴዎች ስብስብ ነው። 'ብላክ አክስ' ከ50 ዓመታት በፊት የተመሠረተና ቀድሞ 'ኒዎ ብላክ ሙቭመንት' በሚል የሚታወቅ ሲሆን፤ ዓላማዬ የሚለው ደግሞ ጥቁር ዘርን "ነፃ ማውጣት" የሚል ነበር። ሆኖም ቡድኑ ዓላማዬ ብሎ ከያዘው በተቃራኒ ሰዎችን መግደልና መድፈር መታወቂያው ሆነ። ከሚሊሻ ጋር የሚመሳሰል የዕዝ ሰንሰለት ያለውም ነው። ይህ የ'ወሮበላ' ቡድን በናይጄሪያ በመቶች የሚቆጠሩ አባላቱ ቢታሰሩበትም አሁንም አዳዲስ አባላትን በተለይም ከዩኒቨርስቲ እንደሚመለምል ተዘግቧል።
المشتبه بهم متهمون بالعمل لصالح مافيا بلاك أكس التي ظهرت في السبعينيات من القرن الماضي في نيجيريا. وتقول الشرطة إن المعتقلين يواجهون 100 تهمة، منها تهريب المخدرات والبشر، والدعارة، والاحتيال عبر الإنترنت. ويُعتقد أن هذه المافيا تستخدم عملة البيتكوين المشفرة لإجراء معاملات مالية سرية عبر بعض مواقع الإنترنت السرية. وظهرت مافيا "بلاك أكس" في نيجيريا في السبعينيات من القرن الماضي، ونفذت عمليات اغتصاب، وتشويه، وعمليات قتل وفقا لطقوس معينة. واستمرت هذه المافيا في بناء شبكة دولية قوية. مواضيع قد تهمك نهاية وقالت الشرطة الإيطالية: "هناك أدلة على أن المعتقلين أقاموا علاقة مباشرة مع المافيا النيجيرية، بحيث استخدموا المفردات، والرموز، وطقوس الانتماء عند الانضمام لهذه العصابة". وقالت وكالة رويترز للأنباء إن "المعتقلين متهمون باستخدام عملة البيتكوين في مواقع سرية من الإنترنت بهدف شراء تفاصيل بطاقات الائتمان المستنسخة، التي استخدمت في فورات التسوق عبر الإنترنت". وأضافت الوكالة: "حدث الاعتقال في 14 إقليما من أقاليم إيطاليا وشمل زعيم عصابة بلاك أكس المفترض ـ وهو رجل يبلغ من العمر 35 عاما، وكان يعيش في مدينة لاكويلا الواقعة بمنطقة أبروزا في وسط إيطاليا". وقالت لوسيانا لامورجيزي، وزيرة الداخلية الإيطالية، في بيان: "هذا يثبت أن أجهزة القضاء وقوات الأمن قادرة على محاربة جماعات المافيا سواء القديمة منها أم الجديدة، وهي التي تحاول حاليا توسيع نشاطاتها الإجرامية وتوسيع عملياتها التجارية". جمعية بلاك أكس تعد جمعية بلاك أكس واحدة من أكثر المنظمات السرية السيئة السمعة التي ظهرت في نيجيريا. جمعية بلاك أكس واحدة من أكثر المنظمات السرية السيئة السمعة وظهرت جماعة بلاك أكس في السبعينيات من القرن العشرين وكانت تُعرف في الأصل باسم "الحركة السوداء الجديدة". وقال مؤسسوها إن هدف الجماعة هو "تحرير" العرق الأسود. لكن لم يعد أعضاء الجماعة في الجامعات مدفوعين بأي إيديولوجية سياسية. ولكنهم، بدلا من ذلك، يتهمون بارتكاب عدة أعمال قتل وهجمات جنسية. وتحمل جماعات سرية أخرى في نيجيريا، ويشار إليها أيضا باسم الأخويات أوالطائفة التي تنشط في الحرم الجامعي، أسماء مثل الفيكينغ وآيي (كلمة في لغة يوروبا المحلية تعني طائر)، والبوكانييرز (قراصنة أحرار ظهروا في البحر الكارايبي). ولهذه الجماعات تسلسل قيادي يشبه التسلسل الذي تعتمده الميليشيات، ويستخدمون كلمات مشفرة ويحملون شارة توضح السلاح المفضل عند الطائفة، إلى جانب اللون الخاص بها. ويتلقى الأعضاء وعودا بالحماية من العصابات المنافسة، لكن يتعلق الأمر في معظم الحالات بالسلطة والشعبية. وتحظر نيجيريا هذه المنظمات، إذ قبضت على مئات الأعضاء وأدانتهم على مر السنين. بيد أنه بالرغم من جهود الحكومات النيجيرية المتعاقبة في محاربة هذه الجماعات، فإنها لا تزال ناشطة، خاصة داخل الجامعات في الحرم الجامعي حيث تجتذب أعضاء جددا.
https://www.bbc.com/amharic/49724311
https://www.bbc.com/arabic/middleeast-49723631
ጄንስ ስቶልትነበርግ ኢራን "ቀጠናውን እያመሰችው ነው" ሲሉ ከሰዋል። ሰኞ ዕለት አሜሪካ የለቀቀችው የሳተላይት ምስሎች፤ እሁድ ኢራን አደረሰችው ተብሎ ጣት የተቀሰረባት "ያልተጠበቀ" ጥቃት ያስከተለውን የጉዳት መጠን አሳይቷል። ኢራን በፕሬዝዳንቷ ሐሰን ሮሃኒ በኩል የለሁበትም ያለች ሲሆን፤ "በየመን ሕዝቦች የተወሰደ አፀፋዊ እርምጃ" ሲሉ ገልፀውታል። • የምዕራብ ኦሮሚያ ነዋሪዎች ስጋትና ሰቆቃ • በአባይ ግድብ ላይ ለዓመታት የተካሄድው ውይይት ውጤት አላመጣም፡ ግብጽ • ራማፎሳ በሌሎች አፍሪካውያን ላይ በደረሰው ጥቃት ማፈራቸውን ገለፁ ከኢራን ጋር አብረዋል ተብሎ የሚነገርላቸው የየመን ሁቲ አማፂያን ለጥቃቱ ኃላፊነቱን ወስደዋል። ነገር ግን አማፂያኑ ያለ ማንም ድጋፍ ይህንን ያህል ጥቃት፣ በዚህ ያህል ትክክለኛነት ያከናውናሉ መባሉ ለአሜሪካ አልተዋጠላትም። በሳዑዲ የሚመራውና በየመን ከሁቲ አማፂያን ጋር እየተዋጋ የሚገኘው ወታደራዊ ጥምረት ኢራን መሣሪያውን እንደሰጠች ያምናል። ጄንስ ስቶልትነበርግ "እንዲህ አይነት ለቀጠናው በአጠቃላይ አሉታዊ ተፅዕኖ ያለው ጥቃት ዳግመኛ እንዳይደርስ እንድንከላከል ጥሪ እናቀርባለን፤ ውጥረቱ እንዳይባባስም ከፍተኛ ስጋት አለብን" ሲሉ ለፈረንሳዩ የዜና ወኪል በሰጡት ቃለመጠይቅ ወቅት ተናግረዋል። ሁቲዎች ከዚህ ቀደም በሳዑዲ ምድር የነዳጅ ማምረቻና ማቀነባበሪያ ላይ ጥቃት አድርሰው ያውቃሉ። ነገር ግን ይህ ጥቃት በመጠኑ የገዘፈ እና በዓለማችን ከፍተኛ የነዳጅ ማቀነባበሪያ ስፍራና ሌላ የነዳጅ ማውጫ ቦታ ላይ የተፈጸመ ነው። ከዚህ ጥቃት በኋላ የዓለማችን የነዳጅ አቅርቦት 5 በመቶ የቀነሰ ሲሆን ዋጋውም መጨመር አሳይቷል። የዘርፉ ባለሙያዎች እንዳሉት፤ ስፍራው ከደረሰበት ጉዳት ተጠግኖ ዳግመኛ ወደ ሥራ እስኪመለስ ሳምንታትን ይጠይቃል። አሜሪካ ሳዑዲ ላይ ለተፈጸመው ጥቃት ኢራንን ተጠያቂ ለማድረግ ጊዜ አልወሰደባትም። የአሜሪካ የውጪ ጉዳይ ቢሮ ኃላፊ ማይክ ፖምፔዮ፤ ቅዳሜ ዕለት የሳዑዲ ነዳጅ ማውጫ ተቋማት ላይ ለተሰነዘረው የድሮን ጥቃት ኢራንን ተጠያቂ አድርገዋል። ፕሬዝደንት ትራምፕ በበኩላቸው "ለጥፋቱ ማን ተጠያቂ እንደሆነ ስለምናውቅ አቀባብለን የሳዑዲ መንግሥት ምክረ ሃሰብ ምን እንደሆነ እየጠበቅን ነው" በማለት ወታደራዊ አማራጭ ከግምት ውስጥ እንደገባ አመላክተዋል። በስም ያልተጠቀሱት የአሜሪካ መንግሥት ከፍተኛ ባለስልጣን ሲናገሩ፤ ዒላማ የተደረጉት 19 ቦታዎች እንደነበሩ እና ጥቃቱ የተሰነዘረው ከምዕራብ እና ሰሜን ምዕራብ አቅጣጫ መሆኑን ጠቁመው፤ ጥቃቶቹ የተነሱባቸው ስፍራዎች በየመን የሁቲ አማጺያን የሚቆጣጠሯቸው ቦታዎች አለመሆናቸውን ተናግረዋል። ባለስልጣኑ ጨምረው እንደተናገሩት፤ የተገኘው መረጃ ጥቃቱ የተሰነዘረው ከኢራን ወይም ኢራቅ ሊሆን እንደሚችል ይጠቁማል ብለዋል። አሜሪካ ይፋ ያደረገቻቸው የሳተላይት ምስሎች በነዳጅ ማቀነባበሪያ ተቋማቱ ላይ የደረሰውን ከፍተኛ ጉዳትም አመላክተዋል። በሳዑዲ ላይ የተሰነዘሩት የድሮን እና የሚሳኤል ጥቃቶች መሆናቸውን እና ሁሉም ዒላማቸውን መምታት አለመቻላቸውን የአሜሪካ የደህንነት ቢሮ መረጃ ጠቁሟል። 'ኤቢሲ' ከፍተኛ የመንግሥት ባለስልጣኑን ጠቅሶ እንደዘገበው፤ ፕሬዝደንት ትራምፕ ለጥቃቱ ተጠያቂዋ ኢራን መሆኗን አምነዋል። የሳዑዲ ባለስልጣናት ጥቃቱ በሰው ላይ ያደረሰው ጉዳት የለም በማለት የድሮን ጥቃቱ ስላደረሰው ጉዳት ዝርዝር መረጃ ሳይሰጡ ቀርተዋል። ነገር ግን ጥቃቱ የሳዑዲ አረቢያ የድፍድፍ ነዳጅ የማምረት አቅምን በግማሽ መቀነሱ ተረጋግጧል። ሳዑዲ አረቢያ የዓለማችን ቁጥር አንድ ነዳጅ አምራች ስትሆን በየቀኑ ወደ 7 ሚሊዮን በርሜል ነዳጅ ወደ ውጪ አገራት ትልካለች።
لم يكن هذا الهجوم هو الأول على منشآت نفطية سعودية، لكنه الأكبر على الإطلاق وقال ينس ستولتنبرغ، الأمين العام للناتو، إن "إيران تزعزع استقرار المنطقة بالكامل". وأدان وزير الدولة للشؤون الخارجية الإماراتي، أنور قرقاش، الهجوم، وقال في تغريدة على موقع تويتر: "الهجوم على السعودية تصعيد خطير في حد ذاته، والموقع الصحيح لكل دولة عربية وكل دولة مسؤولة في المجتمع الدولي يجب أن يكون مع السعودية ومع استقرار المنطقة وأمانها". ونشرت الإدارة الأمريكية الاثنين صورا بالقمر الصناعي تظهر الأضرار التي لحقت بالمنشآت النفطية السعودية بسبب الهجوم "غير المسبوق" الذي تعرضت له نهاية الأسبوع الماضي، والذي نسبته واشنطن إلى إيران. ونفت طهران تورطها في تلك الهجمات. ووصف الرئيس الإيراني حسن روحاني الهجوم بأنه رد فعل "من الشعب اليمني". وأعلن الحوثيون في اليمن، الموالون لإيران، مسؤوليتهم عن الهجوم. لكن الولايات المتحدة أثارت شكوكا حول مدى قدرة الحوثيين على تنفيذ هجوم بهذا الحجم وهذه الدقة دون مساعدة. ويرى التحالف الذي تقوده السعودية في اليمن، الذي يحارب الحوثيين، أن الحوثيين تلقوا دعما من إيران. وقال ستولتنبرغ: "ندعو جميع الأطراف للتوقف عن تكرار مثل هذه الهجمات لأنها قد تخلف آثارا سلبية على المنطقة بأكملها، كما أننا نشعر بقلق كبير من التصعيد". وقال جوناثان ماركوس، محرر بي بي سي لشؤون الدفاع، إن السعودية وإيران غارقتان في صراع عنيف على النفوذ والسيطرة على منطقة الشرق الأوسط. ولا وجود لحرب مباشرة بين الرياض وطهران لكن الدولتين تدعمان قوات موالية لكل منهما في منطقة الشرق الأوسط. ماذا حدث؟ استهدفت الهجمات موقع محطة بقيق، الأكبر لمعالجة النفط في السعودية، والذي تديره شركة أرامكو المملوكة للدولة، كما استهدفت حقل خريص النفطي. ويُعدّ حقل خريص هو أقرب الهدفين إلى الحدود اليمنية؛ حيث يبعد عنها مسافة 770 كم. قالت السعودية إن طائرات مسيرة نفذت الهجمات، التي بدأت في الساعة الواحدة صباح السبت بتوقيت غرينيتش وتصاعدت جراءها أعمدة من الدخان. وقالت جماعة الحوثي إنها أرسلت عشر طائرات مسيرة صوب المنشآت السعودية، متعهدة بشن المزيد من الهجمات. صور لحجم الدمار في المنشآت النفطية السعودية ولم تصدر تقارير عن وقوع إصابات، لكن مدى الضرر اللاحق بالمنشآت لم يتبين بشكل كامل. وألقى وزير الخارجية الأمريكي مايك بومبيو باللائمة على إيران، دون الاستناد إلى أي دليل، فبادرت طهران من فورها إلى اتهام واشنطن بالخداع. وسخر وزير الخارجية الإيراني جواد ظريف من نظيره الأمريكي، قائلا إن الأخير "فشل في ممارسة أقصى مستويات الضغوط فتحول إلى ممارسة أقصى درجات الخداع"، في إشارة إلى "حملة ممارسة الضغوط" التي أطلقتها إدارة ترامب والتي استهدفت إيران بالعقوبات منذ انسحاب واشنطن من الاتفاق النووي مع طهران. استهدف الهجوم أهم المنشآت النفطية في السعودية، مما قد يؤدي إلى تراجع في الإنتاج السعودي لأسابيع
https://www.bbc.com/amharic/news-43412024
https://www.bbc.com/arabic/middleeast-43411471
ከስሃራ በታች ካሉ ሃገራት ለሚመጡ ስደተኞች ወደ መዳረሻቸው ለሚያደርጉት ቦታ ሊቢያ ቁልፍ መሸጋጋሪያ ሃገር ናት በእስር ትዕዛዙ ላይ እንደተጠቀሰው፤ 205ቱ ህገ-ወጥ አዘዋዋሪዎች፤ ስደተኞችን በማሰቃየት፣ አስገድዶ በመድፈር እንዲሁም ነፍስ በማጥፋት የተከሰሱ ናቸው። የሊቢያ ጠቅላይ አቃቢ ህግ እንደገለጹት የእስር ትዕዛዙ ከተቆረጠባቸው መካከል የሃገሪቱ የደህንንት ሃላፊዎች፣ በሊቢያ የሚገኙ የአፍሪካ ሃገራት ኤምባሲዎች እና የስደተኞች ማቆያ ጣቢያ አለቆች ይገኙበታል። በአውሮፓውያኑ 2011 የቀድሞ የሊቢያ መሪ ሙዓመር ጋዳፊ ከስልጣን ከተወገዱ በኋላ ሊቢያ ከገባችበት ቀውስ መውጣት ተስኗት ትገኛለች። ስልጣን በተለያዩ ሚሊሻዎች እና በሁለት ተቀናቃኝ መንግሥታት እጅ ስለሚገኝ ህገ-ወጥ እንቅስቃሴዎች እንዲኖሩ እድል ከፍቷል። ከስሃራ በታች ካሉ ሃገራት ለሚመጡ ስደተኞች በቀይ ባህር አድርገው አውሮፓ ለመግባት ለሚያደርጉት ጥረት ሊቢያ ቁልፍ መሸጋጋሪያ ሃገርም ነች። የህገ-ወጥ አዘዋዋሪዎቹ መረብ ላይ ምርመራው የተጀመረው ከአንድ ዓመት በፊት ሲሆን የጣሊያን አቃቢ ህግም በምርመራ ስራው ላይ ተሳትፎ እያደረገ ነው። የሊቢያ ጠቅላይ አቃቢ ህግ ምረመራ ቢሮ ዳይሬክተር ሴዲቅ አል-ኑር እንዳሉት ከሆነ በህገ-ወጥ ስራው ላይ በርካት የኢሚግሬሽን ሰራተኞች ይገኙበታል። ከዚህ በተጨማሪም ዳይሬክተሩ እንዳሉት አዘዋዋሪዎቹ እና ጽንፈኛው ኢስላሚክ እስቴት ቀጥተኛ ግኑኘነት አላቸው።
حرس السواحل الليبي أنقذ 300 شخص من ثلاثة زوارق كانت في طريقها إلى ايطاليا وتشمل قائمة الاتهامات الموجهة إلى هؤلاء الأشخاص : الإتجار بالبشر والتعذيب والقتل والاغتصاب. وقال مكتب النائب العام الليبي إن الشبكة تضم عناصر من القوات الأمنية، ومسؤولين في مخيمات إيواء المهاجرين ومسؤولين في سفارات أفريقية في ليبيا. وظلت ليبيا تعاني من عدم الاستقرار منذ الإطاحة بنظام العقيد معمر القذافي في عام 2011. وساهم التنافس على السلطة بين ميلشيات وجماعات مسلحة مختلفة ووجود حكومتين متنافستين في خلق مجال لانتشار النشاطات غير القانونية. وأصبحت ليبيا محطة رئيسية في مسار محاولة مئات الآلاف من المهاجرين الأفارقة من بلدان جنوب الصحراء للوصول إلى أوروبا عبر البحر الأبيض المتوسط. وتجري التحقيقات في شبكات التهريب بالتعاون مع النيابة الإيطالية بعد انشاء "خلية تحقيقات مشتركة" من جهات استخبارية وقضائية وحرس السواحل من البلدين. وقال مدير مكتب التحقيقات في مكتب النائب العام، صديق الصور، إنه كشف عن تورط العديد من المسؤولين في مديريات الهجرة في القضية. واضاف متحدثا للصحفيين "لدينا 205 مذكرات توقيف ضد أشخاص متورطين في تنظيم عمليات هجرة واتجار بالبشر وتعذيب وقتل واغتصاب". وأوضح الصور أن تحريات مكتبه كشفت عن وجود"رابط مباشر بين المهربين وتنظيم الدولة الإسلامية".
https://www.bbc.com/amharic/news-41144938
https://www.bbc.com/arabic/world-41138787
የጠቅላይ ፍርድ ቤቱን ውሳኔ አስከትሎ ራይላ ኦዲንጋ ደስታቸውን ገለጹ በቴሌቪዥን የተላለፈውን የቀጥታ ሥርጭት ላይ ተመልሶ የሚመረጥ ከሆነ የሃገሪቱን የፍርድ ቤት አሠራር እንደሚያስተካክል ቃል ገባ። ይህ ውሳኔ ይፋ የተደገረገው ጠቅላይ ፍርድ ቤቱ በተደረው የምርጫ ሥነ-ሥርዓት ላይ ያዩአቸውን ልዩነቶች በመግለጽ ነበር በተጨማሪም ከ60 ቀናት በኃላ ሌላ ምርጫ እንዲካሄድ አዘዙ። ፕሬዚዳንት ኬንያታ የፍርድ ቤቱን ውሳኔ እንደሚያከብር ከተናገረ በኃላ በፍራቻና በውጥረት ወቅትም መረጋጋት እነዲኖር ጥሪ አቅርቧል። ሆኖም ግን ባለፈው አርብ ዕለት በተደረገው አድማ የጠቅላይ ፍርድ ቤቱን ዳኛዎች አጭበርባሪዎች በማለት ሰይሟቸዋል። ባለፈው 2 ነሐሴ 2009 የተደረገው የምርጫ ሥርዓት በብዙዎች ዘንድ እነደ ታሕሳስ 2000 ምርጫው ይታወካል የሚል ስጋትና ፍራቻ ፈጥሮ ነበር። ዊልያም ሩቶ ምክትል ፕሬዚዳንት የምርጫውን ኮሚሽን ቀን እነዲወስን በመግፋት ገዢው የጁቢሌ ፓረቲ ዝግጁ እነደሆነ አሳውቋል። የተቃዋሚው ፓርቲ ተወዳዳሪ ራይላ ኦዲንጋ ደግሞ ኮሚሽኑ እምነት እሚጣልበት ባለመሆኑ ከናካቴው እንዲቀየር ጥያቅ አቅርበዋል። "ይህን ጉዳይ መልሰን መመልከት ይኖርብናል ምክንያቱም የማይካድ ችግር ነው ያለው" በማለት የፍትሕ ሚኒስቴሩን ቅዳሜ በሰጠው መግለጫ ተናግሯል። "ማን ሾማችሁ? ተሹማእኃልስ? ችግር ስላለ መጠገን አለበት" በማለትም ቀጥለው ተናግሯል። በዚህ ዓመት የነበረው የምርጫ ውጤት ውጥረት እንደ 2000 ዓ.ም ባይሆንም ቢያንስ 28 ሰዎች ሞተዋል። የኬንያ የምርጫ ኮሚሽን አቶ ኬንያታን የምርጫው በ1.4 ሚልዮን ድምጽ ብልጫ አሸናፊ መሆናቸውን ባሳወቀ ከጥቂት ጊዜ በኃላ ነበር ተቃዋሚው ኦጊንጋ ወደ አቅራቢያ ፍርድ ቤት ክሳቸውን ያቀረቡት። ባለፈው እርብ ዕለት በተደረገው ውሳኔ የፍትሕ ኃላፊ የሆኑት ዴቪድ ማራጋ የዚህ ዓመት ምርጫ ሥርዓት ሕገ-መንግሥቱን ያልተከተለ ሂደት በመሆኑ ትክክል ያልሆነና የሚሻር ምርጫ ነው በማለት ተናግረዋል። ውሳኔው የፕሬዚዳንቱን ፓርቲ ወይንም ዘመቻ በምንም አይነት ወቀሳ አላቀረቡበትም። የ72 ዓመቱ አቶ ኦዲንጋ ይህን ውሳኔ "ለኬንያውያን በሙሉና ለመላው አፋሪካ የሚበቃ ታሪካዊ ክንውን ነው በማለት ተናግረዋል"። ይህንም ምርጫ አስከትሎ ከአውሮፓ ሕብረት ከአፍሪካ ሕብረትና ከዩናይትድ ስቴትስ ኦፍ አሜሪካ የተውጣጡ ዓለም አቀፍ ታዛቢዎች ምንም አይነት ማጭበርበር እነዳልነበረና አቶ ኦዲንጋም በዕሺታ ውሳኔውን እንዲቀበሉ አበረታተውታል።
رئيس كينيا أوهورو كينياتا دعا المواطنين في وقت سابق إلى التعامل السلمي مع الأزمة وقالت نقابة القانونيين في كينيا في بيان شديد اللهجة إن كينياتا، وبصفته رئيس الدولة بموجب الدستور ورمز الوحدة الوطنية، ينبغي أن يكف عن الخروج بتعليقات تحط من قدر القضاء. وفي كلمة بعد يوم من قرار المحكمة العليا إلغاء فوزه في الانتخابات وإصدارها أمرا بإجراء انتخابات جديدة خلال 60 يوما قال كينياتا إنه سيحترم الحكم. ويجعل الحكم، الذي أشار إلى ارتكاب مخالفات، كينيا أول دولة أفريقية تبطل نتيجة انتخابات رئاسية. ويشير ظهور الرئيس المتكرر منذ صدور القرار إلى أنه يرغب في المنافسة بقوة في جولة الإعادة المقررة في الثامن من أغسطس/ آب المقبل. و غرد في موقع التواصل الاجتماعي تويتر يوم السبت قائلا: "الآن دعونا نلتقي عند (صناديق) الاقتراع". وكانت اللجنة الانتخابية قد أعلنت فوز أورورو كينياتا بالرئاسة بفارق 1.4 مليون صوت. لكن تحالف المعارضة الرئيسي زعم أن الأنظمة الإلكترونية للجنة تعرضت للقرصنة بهدف التلاعب بالنتائج. احتفل أنصار المعارضة بعد إعلان القرار يوم تاريخي وكان مرشح المعارضة في الانتخابات رايلا أودينغا قد قال عقب صدور الحكم: "إنه يوم تاريخي لشعب كينيا، امتدادا لشعوب قارة أفريقيا". وتوصلت المحكمة إلى قرارها بأغلبية أربعة قضاة مقابل اثنين من هيئة المحكمة العليا. ولدى تلاوة الحكم، قال القاضي ديفيد مراغا إن الانتخابات التي جرت في الثامن من أغسطس/آب لم "تلتزم بالدستور". وشوهد أنصار المعارضة يحتفلون بعد إعلان القرار أمام مقر المحكمة العليا، وكذلك في مقارهم. وتسببت النتائج في اندلاع أحداث عنف متفرقة قُتل فيها 24 شخصا. وأثار الأمر مخاوف من نشوب أعمال عنف خطيرة مثل ما حدث إثر النزاع على نتيجة الانتخابات في عام 2007.
https://www.bbc.com/amharic/news-51401848
https://www.bbc.com/arabic/world-51413910
ዶክተር ሊ ዌንሊያንግ የዶክተሩ ሞት ከተሰማ በኋላ የቻይና የማህበራዊ ትስስር መድረክ በሆነው ዌቦ ላይ ዜጎች ከፍተኛ ሐዘናቸውን ሲገልጹ ቆይተው ሁኔታው ወደ ቁጣ ለመቀየር ጊዜ አልፈጀበትም። በዚህም ምክንያት መንግሥት መጀመሪያ ላይ በሽታውን ለመደበቅ በመሞከርና የወረርሽኙን አስከፊነት በማቃለል ክስ እየተሰነዘረበት ነው። በዶክትር ሊ ሞት የተፈጠረው ቁጣ እየተባባሰ በቻይና ውስጥ የመናገር ነጻነት ስላለበት ሁኔታ ውይይት እንዲጀመር አድርጓል። የአገሪቱ ጸረ ሙስና ተቋምም "ከዶክተሩ ጉዳይ ጋር በተያያዘ" ምርመራ ማድረግ እንደሚጀምር አሳውቋል። አንድ የቻይና ድረ ገጽ እንዳለው የሟቹ ዶክተር ባለቤት እርጉዝ ስትሆን ሰኔ ላእ እንደምትወልድ ይጠበቃል። ኮሮናቫይረስ እስካሁን 636 ሰዎችን የገደለ ሲሆን ከ31 ሺህ በላይ ሰዎች ደግሞ በቻይና ብቻ በቫይረሱ መያዛቸው ተረጋግጧል። ዶክተር ሊ ዌንሊያንግ ወረርሽኙ በተከሰተበት ዉሃን ከተማ ዉሃን ሴንትራል ሆስፒታል ውስጥ ይሰራ ነበር። ዶክተር ሊ በሆስፒታሉ ውስጥ ይሰራ በነበረበት ወቅት በአንድ እንግዳ ቫይረስ ተጠቅተው የመጡ ሰባት ሰዎችን ያገኛል። ከዚያም በሽታው ከ15 ዓመታት በፊት ዓለም አቀፍ ወረርሽኝ ሆኖ የነበረው 'ሳርስ' ሳይሆን እንደማይቀር ገምቶ ነበር። • ኢትዮጵያውያን፡ የአስወጡን ድምጽ በጎሉባት የቻይናዋ ዉሃን • ለመከላከል ብቻ ሳይሆን ስም ለማውጣት ያስቸገረው አዲሱ ቫይረስ የበሽታውን መከሰት በተመለከተ ለሰዎች በመንገር እንዲጠነቀቁ ምክር የለገሰ ሲሆን ፖሊሶች ቤቱ ድረስ መጥተው ከድርጊቱ እንዲቆጠብ አስጠንቅቀውታል። ፖሊሶቹ በወቅቱ 'ሃሰተኛ መረጃን እያሰራጨህ ህብረተሰቡን እያሸበርክ ነው' ሲሉ ነበር ማስጠንቀቂያውን የሰጡት። ዶክተር ሊ ይህን ማስጠንቀቂያ ከደረሰው ከአንድ ወር በኋላ ግን በሽታው በወረርሽኝ መልክ ተከስቶ ዓለምን ማስጨነቅ ሲጀምር፤ ዶክተር ሊም የበሽታው ሰለባ ሆኖ የሆስፒታል አልጋ ላይ ሆኖ ነበር። ሊ ከሃኪም ቤት ተኝቶ ታሪኩን ይፋ ሲያደርግ ጀግና ተብሎ ተወድሷል። "ጤና ይስጥልኝ፤ ሊ ዌንሊያንግ እባላለሁ፣ በዉሃን ማዕከላዊ ሆስፒታል የዓይን ሃኪም ነኝ" በማላት ይጀምራል የዶክተሩ መልዕክት። ዶክተሩ ይፋ ያደረገው መልዕክት የኮሮናቫይረስ በተከሰተባቸው የመጀመሪያ ሳምንታት ዉሃን ውስጥ ያሉ ባለስልጣናት በሽታውን ለመሸፋፈን ያደረጉትን ጥረት ቁልጭ አድርጎ ያሳየ ነው ተብሏል። ታህሳስ ወር ላይ ወረርሽኙ በተከሰተበት ማዕከል ውስጥ ይሰራ የነበረው ዶክተር ሊ በአንድ እንግዳ ቫይረስ ተጠቅተው የመጡ ሰባት ሰዎችን አግኝቶ ነበር ተናግሯል። • የኮሮናቫይረስ ስጋትና የኢትዮጵያ አየር መንገድ እንደ አውሮፓዊያኑ ታህሳስ 30 ላይ ዶክተሩ በአንድ የቡድን መልዕክት መለዋወጫ መድረክ ላይ ለሙያ አጋሮቹ ዶክተሮች ስለወረርሽኙ መከሰትና እራሳቸውን ለመጠበቅ የመከላከያ አልባሳትን እንዲጠቀሙ የሚመክር መልዕክት አስተላልፎ ነበር። ከአራት ቀናት በኋላ ከሕዝብ ደህንንት ቢሮ ባለስልጣናት መጥተው አንድ ደብዳቤ ላይ እንዲፈርም ነገሩት። ወረቀቱም ዶክተሩን "ሐሰተኛ አስተያየቶችን በመስጠት" ይህም "በከፍተኛ ሁኔታ ማኅበራዊ ሥርዓትን የሚያናጋ" መሆኑን በመግለጽ ጥፋተኛ አድርጎ የሚከስ ነበር። ለዶክተሩ የተጻፈው የማስጠንቀቂያ ደብዳቤ "በጥብቅ የምናሳስብህ ነገር ቢኖር፡ በዚህ ድርጊትህ በግትርነት የምትገፋ ከሆነና ሕግን ባለማክበር በሕገወጥ ተግባርህ የምትቀጥል ከሆነ ለፍርድ ትቀርባለህ። ገብቶሃል?" ይላል የቀረበለት ወረቀት። ከስርም ዶክተር ሊ በእጅ ጽሑፉ "አዎ፤ ተረድቻለሁ" የሚል ጽሑፍ ሰፍሯል። "ሐሰተኛ አሉቧልታዎችን በማሰራጨት" በሚል ተጠርጥረው ምርመራ ከተደረገባቸው ስምንት ሰዎች ዶክተሩ አንዱ ነው። በጥር ወር ማብቂያ ላይም ዶክተር ሊ ከባለስልጣናት የተሰጠውን የዚህን ደብዳቤ ቅጂ 'ዌቦ' በተባለው የቻይናዊያን ማህበራዊ የትስስር መድረክ ላይ በማውጣት ምን አጋጥሞት እንደነበረ ይፋ አደረገ። ይህንን ተከትሎም የአካባቢው ባለስልጣናት የበሽታው ወረርሽኝ ከቁጥጥር ውጪ ከሆነ በኋላ ዶክተሩን ይቅርታ ቢጠይቁትም፤ ይቀርታው የዘገየ ነበር። • ለመከላከል ብቻ ሳይሆን ስም ለማውጣት ያስቸገረው አዲሱ ቫይረስ በጥር ወር መጀመሪያ ሳምንታት ላይ ዉሃን ውስጥ ያሉ ባለስልጣናት በቫይረሱ የሚያዙት ሰዎች በሽታው ካለባቸው እንስሳት ጋር የቀረበ ንክኪ ያላቸው ሰዎች ብቻ እንደሆኑ በመግለጻቸው፤ ሐኪሞችን ለመከላከል ምንም መመሪያ አልተሰጠም ነበር። ፖሊሶች ዶክትር ሊን ካናገሩት ከሳምንት በኋላ አንዲት የግላኮማ ችግር ያለባትን ሴት እያከመ ነበር። ታካሚዋም አዲሱ የኮሮናቫይረስ እንዳለባት አላወቀም። ማህበራዊ ሚዲያ ላይ ባሰፈረው ጽሑፉ ዶክትር ሊ በጥር ወር ሁለተኛ ሳምንት ላይ ሳል እንደጀመረው፣ በቀጣዩ ቀን ደግሞ ትኩሳት እንዳጋጠመውና ከሁለት ቀናት በኋላም ብሶበት ሆስፒታል እንደገባ ገልጿል። ቤተሰቦቹም መታመማቸውንና ወደ ሆስፒታል መወሰዳቸውንም አመልክቷል። ዶክትር ሊ ላይ የመጀመሪያው የበሽታው ምልክት ከታየ ከ10 ቀናት በኋላ ቻይና የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ መከሰቱን አወጀች። ዶክትር ሊ እንዳለው የኮሮናቫይረስ ምርመራ በተደጋጋሚ ቢደረግለትም የተገኘው ውጤት ግን ነጻ እንደሆነ ነበር። ነገር ግን በጥር ወር መጨረሻ ላይ የተደረገለት ምርመራ በበሽታው መያዙን አመለከተ። ይህንንም በማህበራዊ ሚዲያ ላይ ይፋ በማድረጉ አድናቆትና ድጋፍን ከበርካታ ሰዎች አግኝቷል።
وينليانغ أصيب بالفيروس بينما كان يعالج المرضى في مستشفى ووهان المركزي وتوفي لي وينليانغ جرّاء إصابته بفيروس كورونا الذي انتقل إليه بينما كان يعالج المرضى في المستشفى المركزي بمدينة ووهان الصينية، مركز انتشار الفيروس. وكان وينليانغ قد بعث رسالة في ديسمبر/كانون الأول إلى زملائه العاملين في المجال الطبي محذرا من فيروس كان يظنه فيروس "سارس". لكن الشرطة وجهت إليه تعليمات بـ "التوقف عن نشر تعليقات كاذبة" وخضع للتحقيق في تهمة "بث شائعات". وقوبل خبر وفاة وينليانغ بسيل جارف من الحزن على موقع التواصل الاجتماعي الصيني "ويبو" - لكن ذلك الحزن سرعان ما تحوّل إلى غضب. مواضيع قد تهمك نهاية وتواجه الحكومة الصينية اتهامات بالتهوين من خطورة الفيروس ومحاولة التكتيم على تفشّيه. وأججت وفاة الطبيب وينليانغ هذه الاتهامات وأشعلت الحديث عن غياب حرية التعبير في الصين. وقالت هيئة مكافحة الفساد في الصين إنها ستفتح تحقيقا في عدد من القضايا "بينها قضية الطبيب وينليانغ". وكانت الحكومة الصينية اعترفت في وقت سابق بوجود "أوجه قصورٍ" في تعاطيها مع الفيروس، الذي قتل حتى الآن 636 شخصا وأصاب 31,161 في أرجاء الصين. وبحسب موقع إخباري محلي، فإن زوجة وينليانغ ستضع مولودها في يونيو/حزيران. ماذا كان رد فعل الجماهير الصينية؟ اشتعلت وسائل التواصل الاجتماعي الصينية بالغضب من الحكومة بقدرٍ لم تشهد البلاد مثيلا له في السنوات الأخيرة. وتصدّر وسم "حكومة ووهان تدين لدكتور لي وينليانغ بالاعتذار" ووسم "نريد حرية التعبير". إلا أن هذين الوسمين سرعان ما خضعا للرقابة. وعندما أجرت بي بي سي بحثا على موقع "ويبو" اليوم الجمعة، كانت مئات الآلاف من التعليقات قد حُذفتْ، ولم يتبقَّ منها سوى عدد قليل. وكتب أحدهم معلّقا على موقع ويبو: "لسنا بصدد موت شخص أبلغ عن مخالفات. إننا نتحدث عن بطل". واتجه العديد من المعلقين إلى هاشتاج "هل تستطيع تدبّر الأمر، هل هذا مفهوم؟" - في إشارة إلى الرسالة التي أمرت الشرطة وينليانغ بالتوقيع عليها لدى اتهامه بـ "الإخلال بالنظام العام". ولا يظهر اسم "وينليانغ" بشكل مباشر في التعليقات، لكن ما يظهر هو الغضب المتزايد وعدم الثقة في الحكومة. وقال أحدهم معلقا على موقع ويبو: "لا تنسوا ما تشعرون به الآن. لا تنسوا هذا الغضب. يجب ألا ندع ذلك يتكرر". وقال آخر: "ستُعامَل الحقيقة دوما على اعتبار أنها شائعة. إلى متى ستكذبون؟ ماذا بجعبتكم غير ذلك لإخفائه؟" وقال ثالث: "إذا أغضبكم ما تشهدون، فانهضوا. يا شباب هذا الجيل، أنتم قوة التغيير". كيف أُعلنت الوفاة؟ وينليانغ وصورة له من المستشفى لحظة وفاة الطبيب وينليانغ على وجه الدقة يحيطها الغموض؛ لكن المرة الأولى التي أعلنت فيها نوافذ إعلامية حكومية وفاته كانت يوم أمس الخميس في تمام الساعة 13:30 غرينتش. لكن إحدى تلك النوافذ التي أعلنت وفاته عادت وقالت إن وينليانغ وُضع على أجهزة لدعم الحياة من خارج الجسم، ساعدت في استمرار النبض. وقال صحفيون وأطباء مطلعين إن مسؤولين حكوميين تدخلوا وأصدروا تعليمات إلى وسائل الإعلام الرسمية بتغيير أقوالها والقول بدلا من ذلك إن الطبيب وينليانغ لا يزال يخضع للعلاج. لكن في وقت مبكر من اليوم الجمعة، أفادت تقارير بأن الأطباء لم يتمكنوا من إنقاذ وينليانغ وأنه توفي في تمام الساعة 02:58 صباحا. ماذا فعل وينليانغ؟ في الثلاثين من ديسمبر/كانون الأول، بعث طبيب العيون وينليانغ رسالة إلى زملائه خلال دردشة جماعية على إحدى وسائل التواصل الصينية، محذرا إياهم من تفشي الفيروس، وناصحا لهم بارتداء ألبسة واقية لتفادي العدوى. ما لم يكن يعلمه وينليانغ حينها هو أن المرض الذي كان يتحدث عنه هو فيروس كورونا. وكان وينليانغ يعمل في مركز تفشّي الفيروس في ديسمبر/كانون الأول عندما لاحظ إصابة سبع حالات ظنّها للوهلة الأولى مصابة بفيروس "سارس" - الذي تفشى كوباء عالمي عام 2003. وبعد أربعة أيام زاره مسؤولون من مكتب الأمن العام وطالبوه بالتوقيع على خطاب نصّ على اتهامه "بالإدلاء بتعليقات غير صحيحة" ترتب عليها "إخلال جسيم بالنظام العام". ونشر وينليانغ قصته على موقع "ويبو"، ووصف فيها كيف عانى من السعال في العاشر من يناير/كانون الثاني، قبل أن يُصاب بالحمى ويُنقل إلى المستشفى حيث شُخّص بالإصابة بفيروس كورونا في الـ 30 من يناير/كانون الثاني. ما الوضع في الصين وحول العالم؟ أخبر الرئيس الصيني، شي جين بينغ، صباح اليوم الجمعة، نظيره الأمريكي دونالد ترامب بأن الصين "واثقة تماما وقادرة على هزيمة الوباء". واتخذت الصين المزيد من التدابير الصارمة في محاولة للسيطرة على تفشّي الفيروس. وحظرت العاصمة بكين إقامة مآدب جماعية في الحفلات كأعياد الميلاد وغيرها. ووضعت مدنٌ صينية أخرى قيودا على عدد أفراد الأسرة المسموح لهم بالخروج من المنزل يوميا. وثمة تقارير عن حالات إصابة مؤكدة بالفيروس في نحو 25 دولة. وتم الإبلاغ عن حالتي وفاة جرّاء الإصابة بالفيروس حتى الآن خارج الصين - إحداها في هونغ كونغ والأخرى في الفلبين.
https://www.bbc.com/amharic/news-56353674
https://www.bbc.com/arabic/world-56344913
ፕሬዝዳንቷ በፈረንጆቹ የካቲት 1 ከሥልጣን ከተወገዱ በኋላ ከቀረቡባቸው ውንጀላዎች በሙሉ ይህኛው ጠንካራ ነው ተብሏል። ጦር ኃይሉ ለውንጀላው ማስረጃ አላቀረበም። ብርጋዴር ጄነራል ዛው ሚን ቱን፣ ዊን ሚንት እና ሌሎች ሚኒስተሮችን በሙስና ወንጅለዋል። የሳን ሱ ቺ ፓርቲ ናሽናል ሊግ ፎር ዲሞክራሲ ባለፈው ዓመት የተደረገውን አገራዊ ምርጫ በአብላጫ ድምጽ ማሸነፉ ይታወሳል። የሚያንማር ወታደራዊ ኃይል አመራሮች ግን ምርጫው የተጭበረበረ ነው ሲሉ አስታውቋል። ዓለም አቀፍ ታዛቢዎች የጦር ኃይሉን የተጭበረበረ ምርጫ ነው የሚል ክስ የሞገቱ ሲሆን ምንም የታየ ስህተት የለም ብለዋል። ሳን ሱ ቺ ላለፉት አምስት ሳምንታት በወታደራዊ ኃይሉ ቁጥጥር ስር ቢሆኑም ያሉበት ስፍራ ግን እስካሁን ድረስ አይታወቅም። ወታደራዊ ባለሥልጣናት በሳን ሱ ቺ ላይ "ፍርሃትና ሥጋት በመቀስቃስ"፣ በሕገወጥ መንገድ የሬዲዮ መሳሪያዎችን በመያዝ እና የኮቪድ-19 እገዳዎችን በመጣስ ክሶች መስርተውባቸዋል። እስካሁን ድረስ ከቀረቡባቸው ክሶች መካከል ሐሙስ ዕለት የተሰማው ሕገወጥ ገንዘብ መቀበል ትልቁ ነው። ሳን ሱ ቺ ተቀብለውታል የተባለው ወርቅ በገንዘብ ሲሰላ 450 ሺህ ፓውንድ ይሆናል ተብሏል። ሚያንማር ሳን ሱ ቺ በቁጥጥር ስር ውለው ወታደሩ ሥልጣንን ከተቆጣጠረ ጀምሮ በጎዳና ላይ ነውጦች እየታመሰች ትገኛለች። ሐሙስ ዕለት ብቻ ሰባት ተቃዋሚ ሰልፈኞች መገደላቸውን ተከትሎ የሟቾች ቁጥር 60 ደርሷል። የዓይን ምስክሮች እንደሚሉት የተወሰኑ ተቃዋሚ ሰልፈኞች የሞቱት ግንባራቸውን በጥይት ተመተው ነው ። የተባበሩት መንግሥታት፣ አሜሪካ እና ሌሎች አገራት የተቃዋሚ ሰልፈኞቹን ግድያ ያወገዙ ሲሆን ባለስልጣናቱም ከኃይል እርምጃ እንዲቆጠቡ አሳስበዋል። የአገሪቱ ወታደራዊ ኃይል ግን የቀረበበትን ውንጀላ በሙሉ አጣጥሎ ጥፋቱ በሙሉ የሱ ቺ ነው ብሏል።
اعتقلت أونغ سان سو تشي في فبراير/ شباط عندما استولى الجيش على السلطة في ميانمار ويعد هذا الادعاء الأقوى حتى الآن من قبل الجيش منذ الإطاحة بسو تشي والقيادة الديمقراطية في البلاد في الأول من فبراير/ شباط الماضي. ولم يقدم المجلس العسكري أي دليل على الاتهام حتى الآن. في غضون ذلك، اتهمت منظمة العفو الدولية الجيش بتبني "أساليب قتالية" ضد المتظاهرين. وقالت مديرة برنامج الاستجابة للأزمات في منظمة العفو الدولية، جوان مارينر، "هذه ليست أفعال ضباط منفردين مرتبكين يتخذون قرارات سيئة"، "هؤلاء قادة غير نادمين ومتورطون بالفعل في جرائم ضد الإنسانية، ينشرون قواتهم وأساليبهم القاتلة في العلن". مواضيع قد تهمك نهاية آخر أخبار الاحتجاجات قتل سبعة أشخاص في ميانمار، الخميس، عندما فتحت قوات الأمن النار على الاحتجاجات المناهضة للمجلس العسكري في ميانمار، بحسب شهود ووسائل إعلام محلية. وقال شهود عيان إن بعض المتظاهرين أصيبوا برصاصة في الرأس، وإن ستة أشخاص منهم قتلوا في بلدة ميينغ بوسط البلاد. بكاء أقارب أحد ضحايا التظاهرات المؤيدة للديمقراطية، والذي قُتل على يد قوات الأمن في يانغون ووقعت حالة وفاة أخرى في منطقة شمال داغون في مدينة يانغون كبرى مدن ميانمار. حيث توفي تشيت مين ثو البالغ من العمر 25 عاما بعد إصابته برصاصة في رأسه. بماذا تُتهم سو تشي؟ اتهم المتحدث باسم المجلس العسكري، الجنرال زاو مين تون، سو تشي بأنها تلقت مبلغا ماليا قدره 600 ألف دولار وذهبا بطريقة غير شرعية من رئيس الوزراء السابق لمدينه يانغون. وقال مين تون إن الرئيس وين مينت والعديد من الوزراء في الحكومة متورطون أيضا في الفساد. وكان حزب الرابطة الوطنية من أجل الديمقراطية الذي ترأسه سو تشي، قد حقق فوزا ساحقا في انتخابات العام الماضي ، لكن الجيش يدعي الآن أن الانتخابات كانت مزورة. وشكك المراقبون الدوليون المستقلون في مزاعم الجيش - قائلين إنه لم تُرصد أي مخالفات. واحتُجزت سو تشي على مدار الأسابيع الخمسة الماضية في مكان غير معلوم وتواجه العديد من التهم بما في ذلك التسبب في "الخوف والقلق"، وحيازة معدات لاسلكية بشكل غير قانوني، وخرق قيود كوفيد-19. وشهدت ميانمار احتجاجات في الشوارع، منذ أن سيطر الجيش على البلاد واحتجز سو تشي، رافعة صورتها ومطالبة بالإفراج الفوري عنها وحكومتها. وأدانت الأمم المتحدة والولايات المتحدة ومجموعة من الدول الأخرى قتل المدنيين في حملة القمع ضد المتظاهرين المناهضين للانقلاب في ميانمار، ودعت الجيش إلى ممارسة ضبط النفس. وفشل مجلس الأمن الدولي الأربعاء في إدانة استيلاء المجلس العسكري على مقاليد السلطة واعتباره انقلابا عسكريا أو التهديد بمزيد من الإجراءات بسبب معارضة الصين وروسيا. ورفض الجيش الانتقادات الموجهة لأفعاله، وألقى باللوم على سو تشي في أعمال العنف. وقال في وقت سابق إنه يتصرف بأقصى درجات ضبط النفس في التعامل مع ما يصفه باحتجاجات "المتظاهرين المشاغبين" الذين يتهمهم بمهاجمة الشرطة والإضرار بالأمن والاستقرار الوطني. عقوبات أمريكية على أبناء الجنرال قالت وسائل إعلام رسمية إن المجلس العسكري أزال متمردي جيش أراكان من قائمته للجماعات الإرهابية لأن الفصيل أوقف الهجمات وكذلك من أجل المساعدة في إحلال السلام في جميع أنحاء البلاد. وتأتي هذه الخطوة في وقت يكافح فيه الجيش لاحتواء الاحتجاجات اليومية ضد الانقلاب. ويقاتل جيش أراكان من أجل الحصول على قدر أكبر من الحكم الذاتي في ولاية راخين الغربية، وقد أصبح واحدا من أقوى المجموعات التي تتحدي الجيش الذي يخوض حروبا عرقية مختلفة منذ سبعة عقود. وفي محاولة لزيادة الضغط على الجيش الذي يواصل حملته في ميانمار، فرضت وزارة الخزانة الأمريكية الأربعاء عقوبات على ابني القائد العسكري مين أونغ هلاينغ وست شركات يسيطران عليها. في نيويورك، أدان مجلس الأمن التابع للأمم المتحدة العنف ضد المتظاهرين السلميين ودعا الجيش إلى "ممارسة أقصى درجات ضبط النفس". لكن اللغة التي كانت ستدين الانقلاب وتهدد باتخاذ مزيد من الإجراءات أزيلت من النص الذي صاغته بريطانيا، بسبب معارضة الصين وروسيا والهند وفيتنام. وقال الأمين العام للأمم المتحدة، أنطونيو غوتيريش، إنه يأمل أن يدفع بيان مجلس الأمن الجيش إلى إدراك أنه "من الضروري للغاية" إطلاق سراح جميع السجناء واحترام نتائج انتخابات نوفمبر/ تشرين الثاني. وبرر الجيش الانقلاب بالقول إن الانتخابات، التي فازت بها سو تشي زعيمة الرابطة الوطنية من أجل الديمقراطية، شابها تزوير - وهو اتهام رفضته لجنة الانتخابات. ووعد المجلس العسكري بإجراء انتخابات جديدة في غضون عام ، لكنه لم يحدد موعدا.
https://www.bbc.com/amharic/news-42305541
https://www.bbc.com/arabic/middleeast-42301140
ይህንን ዝግጅት ረቡዕ ዕለት የሞራል ፖሊስ ወረውት ነበር። ጥፋተኛ ሆነው ቢገኙ 40 የጂራፍ መገረፍና ቅጣት ይጠብቃቸው ነበር። የመብት አቀንቃኞች አስር ሺ የሚሆኑ ሴቶች በየዓመቱ 'ነውረኛ አለባበስ' በሚል ምክንያት ህግን ያልተከተለ መታሰር ተፈፃሚ ይሆንባቸዋል ይላሉ። ይህ ህግም ከፍተኛ የሙስሊም ነዋሪ ላለባት ሱዳን ሱሪ፣አጭር ቀሚስ መልበስን መከልከል ክርስትና እምነት ተከታዮች ለሆኑት ታሳቢ ያላደረገ ነው ተብሏል። በባህሉ መሰረት የሱዳን ሴቶች ሰፋ ያለ ቀሚስ ነው የሚለብሱት። የመብት አቀንቃኟ አሚራ ኦስማን ኔዘርላንድሰ ለሚገኝ ሬድዮ ዳባንጋ እንደተናገሩት ይህ 'ፐብሊክ ኦርደር አክት' የሚባለው የሴቶችን መብት ይጥሳል ብለዋል። "ይህ ዝግጅት የተደረገው በደቡባዊ ካርቱም በሚገኝ ዝግ ህንፃ ኤል ማሙራ ሲሆን ምንም እንኳን ከባለስልጣናቱ ፍቃድ ቢያገኙም ሱሪ ስለለበሱ ብቻ ታስረዋል" ብለዋል። የወንጀለኛ መቅጫ ህጉ አንቀፅ 152 የሚተገበረው በአደባባይ ላይ "ነውረኛ ፣ የተጋለጠ ወይንም ብዙዎችን ሊያበሳጭ የሚችል አለባበስ ሲለብሱ ነው።
الى جانب الثوب التقليدي ترتدي النساء في السودان البنطلونات تحت أثواب طويلة نسبيا و أخلت المحكمة سبيل الفتيات واكتفي القاضي بتغريم منظمة الحفلة مبلغ عشرة ألف جنيه سوداني بعد أن قال إن الحفل ذو طبيعة تجارية وليست خاصة. وقد ألقت الشرطة القبض على الفتيات الخميس داخل إحدى الصالات في منطقة أركويت جنوب الخرطوم خلال مشاركتهن في حفل وداع خاص. ودونت في مواجهتن تهمة ارتداء البنطال وهو ما يوصف في السودان بأنه زي فاضح استنادا إلى مادة في قانون النظام العام. وتواجه النساء عقوبة الجلد بأربعين جلدة ودفع غرامة في حال ادانتهن بارتداء ما يوصف بأنه "زي فاضح ". ورحب رئيس هيئة الدفاع عن الفتيات الفاتح حسين بقرار المحكمة، إلا أنه عاد وطالب بضرورة إلغاء مادة الزِّي الفاضح من القانون لأنها فضفاضة وغير واضحة على حد قوله. وقال لبي بي سي إن المادة المعنية تخضع للتقديرات الشخصية لرجال الشرطة أو القضاة، مشيرا إلى أن القاضي كان يمكن أن يدين الفتيات بنفس المادة. وسبق لمحاكم اخرى أن ادانت فتيات بارتداء الزِّي الفاضح ومن بينهن صحافية شهيرة وتم تطبيق عقوبة الجلد والغرامة عليهن. وتناهض ناشطات وحقوقيون قانون النظام العام وخاصة المادة المتعلقة بالزي الفاضح، الذي يصفنه بأنه فضفاض وليس محددا ما يفتح الباب واسعا أمام الانتهاكات بحق الفتيات. ويقول ناشطون حقوقيون إن عشرات الآلاف من النساء في السودان يعتقلن ويجلدنَ بتهمة قلة الاحتشام كل عام، وأن القانون قد يطبق بطريقة استبدادية. ويضيفون أن القانون في السودان ذي الغالبية المسلمة في السودان ضد ارتداء البنطلونات والسراويل القصيرة والتنورات الضيقة، وأنه يتسم بالتمييز ضد المسيحيين. وترتدي المرأة في السودان عادة الثوب التقليدي السوداني، الذي يتألف من فستان بسيط يتكون من نحو أربعة أمتار من القماش تلف بها المرأة كامل جسدها. وقالت الناشطة أميرة عثمان لمحطة راديو هولندية إن فعل النظام العام ينتهك حقوق النساء. وأضافت أن "الحفلة كانت في مكان مغلق في بناية في منطقة المعمورة (جنوب الخرطوم)". وأكملت أن البنات اعتقلن لارتدائهن البنطلونات على الرغم من حصولهن مسبقا على موافقة السلطات" على الحفلة. وترفض السلطات السودانية الغاء المادة المثيرة للجدل في قانون النظام العام. وتقول إنها وضعت من أجل المحافظة على القيم السودانية ومحاربة الرذيلة والانحراف وسط الفتيات. وتطبق المادة 152 من القانون الجنائي السوداني على "الأفعال الفاضحة والمخلة بالآداب العامة" وتشمل القيام بسلوك فاضح في مكان عام أو "ارتداء زي فاضح أو مخل بالآداب العامة يسبب مضايقة للشعور العام". وتضيف الفقرة شرطا ثانيا يشير الى أن الفعل يعد "مخلا بالآداب العامة اذا كان ذلك فى معيار الدين الذي يعتنقه الفاعل أو عرف البلد الذي يقع فيه الفعل".
https://www.bbc.com/amharic/news-47953940
https://www.bbc.com/arabic/science-and-tech-47952465
የኒውዮርክ ዩኒቨርሲቲ ተመራማሪ ቡድን የሰራው ጥናት ግኝቶች ጠንካራ ሳይንሳዊ ማረጋገጫ ያላቸው እንደሆኑ የተገለፀ ሲሆን ስለ እንቅልፍ የሚነገሩ የተሳሳቱ ነገሮችን ማረም እጅግ አስፈላጊ ነው ተብሏል። ጥናቱ ስለ እንቅልፍ በስፋት የሚነገሩ ያላቸውን የተሳሳቱ ነገሮችን አንድ በአንድ ይዘረዝራሉ። •የስዊዘርላንድ መንግሥት ቡና ለህይወት አስፈላጊ እንዳልሆነ ገለፀ አምስት ወይም ከዚያ ያነሰ እንቅልፍም ጤናማ ነው የቀድሞ የእንግሊዝ ጠቅላይ ሚኒስትር ማርጋሬት ታቸር የእንቅልፍ ሰዓታቸው በጣም አጭር እንደነበር ይነገራል። የጀርመኗ መራሂተ መንግስት አንጌላ መርክልም እንቅልፍ ላይ እንደ ታቸር እንደሆኑ ይነገራል። ብዙ የንግድ ሰዎችና ስራ ፈጣሪዎችም እንዲሁ መኖናቸው እንደሆኑ ይነገራል። ነገር ግን ተመራማሪዎቹ በተከታታይ አምስት ወይም ከዚያ ያነሰ ሰዓት እንቅልፍ ጤናማ ነው የሚለው እምነት የተሳሳተና ለጤናም አደገኛ ነው ይላሉ። ከተመራማሪዎቹ አንዷ የሆኑት ዶ/ር ሬቤካ ሮቢንስ በዚህ ምክንያት ሊያጋጥሙ ይችላሉ ካሏቸው ነገሮች ድንገተኛ የልብ ህመም፣ስትሮክና በህይወት የመቆየት እድሜ ማጠር ይገኙበታል። ይልቁንም ዶክተሯ ሁሉም ሰው ያልተቋረጠ የሰባት ወይም የስምንት ሰአት እንቅልፍ አስፈላጊ መሆኑን ይመክራሉ። •ሰባ ኢትዮጵያውያን ባህር ላይ መሞታቸው ተሰማ አልኮል ለእንቅልፍ ይረዳል ወደ አልጋ ከመሄድ በፊት አልኮል አንድ ሁለት ማለት ጥሩ እንቅልፍ ያስተኛል የሚባል ቢሆንም ይህ ፍፁም ትክክል አይደለም ይላሉ ተመራማሪዎቹ። ወይን፣ ውስኪም ሆነ ቢራ ጥሩ እንቅልፍ ለመተኛት አያግዙም እንደ ተመራማሪዎቹ "ወዲያው እንቅልፍ ለመተኛት ይረዳ ይሆናል ።ነገር ግን የሙሉ ምሽት እንቅልፍን ይረብሻል" ይላሉ ዶ/ር ሮቢንስ። በተለይም ለትምህርትና ትውስታ የሚጠቅመውን የእንቅልፍ ሂደት REM (rapid eye movement) ያውካል ይላሉ። አልኮል የሚፈጥረው የፊኛ መወጠርም ሌላ ለእንቅልፍ መረበሽ ምክንያት ነው። በጥቅሉ ከእንቅልፍ ጋር በተያያዘ አልኮል ከጥቅሙ ጉዳቱ ያመዝናል ሲሉ ይደመድማሉ ተመራማሪዎቹ። •በአዲስ አበባ ሊፈጸም የነበረ የሽብር ጥቃት መክሸፉ ተነገረ ቴሌቪዥን ማየት ዘና ያደርጋል ብዙዎች ቲቪ ተመልክተው ዘና ቢሉ ጥሩ እንቅልፍ ሊተኙ እንደሚችሉ ያምናሉ። ዶ/ር ሮቢንስ ግን ቲቪ ለውጥትና እንቅልፍ ለማጣት ምክንያት ነው ይላሉ። እሳቸው እንደሚሉት ዜና ይባል ፊልም ላይ የሚታዩት ነገሮች ዘና ከማድረግ ይልቅ የማስጨነቅ ነገራቸው የበዛ ነው ይላሉ። እንደ ስማርት ስልኮችና ታብሌቶች ሁሉ ቲቪዎች የሚለቁት ሰማያዊ ብርሃን የሰውነትን የእንቅልፍ ሆርሞን የሆነው ሜላቶኒንን የማምረት ሂደት ያዘገያል የሚለው ደግሞ ተመራማሪዎቹ የሚያነሱት ሌላ ነጥብ ነው። እንዲሁ አልጋ ላይ መተኛት ለእንቅልፍ ይረዳል ምንም እንኳ እንቅልፍ ባይመጣ መተኛት አለብኝ ባሉት ሰዓት ወደ አልጋ ሄደው እንቅልፋቸውን በመጠባበቅ ለመተኛት የሚጠባበቁ ብዙዎች ናቸው። ዶ/ር ሮቢንስ ግን ይህ ትክክል አይደለም አእምሯችን አልጋን እንቅልፍ ከማጣት ጋር ያገናኘዋል ይላሉ። እሳቸው እንደሚሉት ጤናማ እንቅልፍ ያላቸው ሰዎች በእንቅልፍ ለመውደቅ አስራ አምስት ደቂቃ ብቻ ይበቃቸዋል። ሰዎች ወደ አልጋቸው ሄደው ለመተኛት ከአስራ አምስት ደቂቃ በላይ ከወሰደባቸው አልጋቸው ውስጥ መቆየት ሳይሆን ያለባቸው ተስተው የመኝታቸውን ሁኔታ መቀየር ወይም ማሰብ የማይጠይቅ ሌላ ነገር እንዲያደርጉ ዶክተሯ ይመክራሉ። •“ኢትዮጵያ አዲስ የጥላቻ ንግግር ህግ አያስፈልጋትም” አቶ አብዱ አሊ ሂጂራ ማንኮራፋት ምንም ችግር የለውም ማንኮራፋት ጉዳት ባይኖረውም አንድ የእንቅልፍ ማጣት ምልክት ነው። በማንኮራፋት ሰዎች ድንገት መተንፈስ እንዳይችሉ ሊያደርግ ይችላል። በተለይም በከፍተኛ ድምፅ ማንኮራፋት አደገኛ ነው ይላሉ ተመራማሪዎቹ።
وقد عمل فريق بحثي من جامعة نيويورك على تمشيط الإنترنت للعثور على أكثر النصائح شيوعا التي تدعي النجاعة بشأن الحصول على نوم هانئ. وقارنوا في دراسة بحثية نشرت في دورية "سليب هيلث" بين تلك الادعاءات أو النصائح وأفضل الأدلة العلمية. وهم يأملون أن يسهم تبديد خرافات النوم في تحسين رفاه الأشخاص وصحتهم الجسدية والعقلية. وهنا يبرز سؤال، من منا مذنب بتصديق واتباع تلك الخرافات؟ الخرافة الأولى: يمكنك التعايش مع أقل من خمس ساعات من النوم يبدو أن هذه هي الخرافة التي لن تتبدد ولن تنتهي. فقد اشتهرت رئيسة الوزراء البريطانية السابقة مارغريت تاتشر بأنها تنام لأربع ساعات في الليلة، وقالت المستشارة الألمانية أنغيلا ميركل إنها هي الأخرى تنام العدد نفسه من الساعات. ساعة إضافية من النوم قد تمدك بمزيد من الصحة والنشاط وفي الواقع فإن التخلي عن ساعات النوم لقضاء وقت إضافي في المكتب شائعة في حكايات النجاح في دنيا الأعمال وريادة الأعمال. ومع ذلك، قال الباحثون إن الاعتقاد بأن النوم لمدة تقل عن خمس ساعات أمر صحي، هو من أكثر الخرافات ضررا بالصحة. وقالت الدكتورة الباحثة ريبيكا روبنز: "لدينا أدلة مستفيضة تظهر أن النوم لخمس ساعات أو أقل بشكل دائم، تزيد من احتمالات حدوث عواقب وخيمة على الصحة". ومن ضمن هذه المخاطر المحتملة، الإصابة بأمراض القلب والأوعية الدموية، مثل النوبات القلبية والسكتات الدماغية. وتوصي روبنز بدلا من ذلك بأن يسعى الشخص للحصول على نوم متواصل من سبع إلى ثماني ساعات في الليلة. الخرافة الثانية: شرب الكحول قبل الذهاب للسرير يعزز نومك يقول فريق الباحثين، إن فكرة أن الكحول يساعد على الاسترخاء هي محض خرافة، سواء أكانت كأسا من النبيذ، أو جرعة من الويسكي أو زجاجة من البيرة. وقالت الدكتورة روبنز: "قد يساعدك ذلك على النوم، ولكنه يقلل بشكل كبير من جودة راحتك في تلك الليلة". إنه يعطل بشكل خاص مرحلة "حركة العين السريعة "، وهي مرحلة مهمة للغاية خاصة لتعزيز الذاكرة والتعلم. دراسة: النوم وصفة سحرية للتغلب على مصاعب الحياة إذن، نعم، سوف تنام وقد تغفو بسهولة، لكنك تضيع بعض فوائد النوم الأساسية. كما أن الكحول يعد مدرا للبول، لذا فقد تجد نفسك مضطرا لاستخدام المرحاض في منتصف الليل بسبب امتلاء المثانة. الخرافة الثالثة: مشاهدة التلفزيون في السرير تساعدك على الاسترخاء هل فكرت يوما كالتالي: "أريد أن استرخي قليلا قبل النوم، سأشاهد التلفاز لبعض الوقت"؟ تقول الدكتورة روبنز: "في كثير من الأحيان إذا كنا نشاهد التلفاز، وخاصة الأخبار المسائية، سوف يتسبب ذلك لنا بالأرق أو التوتر قبل النوم مباشرة في حين أننا نحاول الاسترخاء". والمشكلة الأخرى المتعلقة بمشاهدة التلفاز، إلى جانب الهواتف الذكية والأجهزة اللوحية، هي أنها تنتج الضوء الأزرق، مما قد يؤخر إنتاج الجسم لهرمون النوم "الميلاتونين". الخرافة الرابعة: إذا كنت تحاول جاهدا أن تغفو، فابق في السرير لقد قضيت وقتا طويلا تحاول أن تغفو وتنام، لدرجة أنك تمكنت من عد كل الخراف في نيوزيلندا (حوالي 28 مليون خروف). إذن ما الذي يجب عليك فعله بعد ذلك؟ الجواب هو عدم الاستمرار في المحاولة. تقول الدكتورة روبنز: "بقاؤنا في السرير يجعل منه مرتبطا بالأرق". وتضيف: "نستغرق نحو 15 دقيقة كي نغفو، لذا إذا استغرق الأمر فترة أطول من ذلك بكثير، عليك النهوض من السرير وتغيير المحيط وتنفيذ عمل لا يحتاج لمجهود ذهني على الإطلاق". وتنصح "طي بعض الجوارب قد يكون عملا مثاليا". الخرافة الخامسة: إرجاء المنبه من منا لا يضغط خيار إرجاء المنبه على هاتفه النقال، ظنا أن ست دقائق إضافية في السرير ستحدث الفرق؟ يقول فريق البحث إنه عندما ينطلق جرس المنبه، علينا أن ننهض. وقالت الدكتورة روبنز: "أدرك أنك ستكون مترنحا قليلا لكن ينبغي أن تقاوم رغبتك في العودة للنوم، لأنه في حال عودتك للنوم ستكون نوعية وجودة النوم منخفضة جدا". وتنصح روبنز بفتح الستائر بدلا من العودة للنوم وتعريض نفسك لأكبر قدر ممكن من الضوء الساطع. الخرافة السادسة: الشخير ليس ضارا دوما وأبدا قد يكون الشخير غير مؤذ، لكنه قد يكون علامة على اضطراب توقف التنفس أثناء النوم. وهو يتسبب في استرخاء جدران الحلق وتضييقه أثناء النوم، ويمكن أن يؤدي لتوقف التنفس لفترة وجيزة. والأشخاص المصابون بهذه الحالة هم أكثر عرضة للإصابة بارتفاع ضغط الدم ونبض القلب غير المنتظم والإصابة بنوبة قلبية أو سكتة دماغية، وأحد المؤشرات للإصابة بهذا الاضطراب هو الشخير بصوت عال. وتخلص الدكتورة روبيز للقول: "النوم هو أحد أهم الأشياء التي يمكننا جميعا فعلها لتحسين صحتنا ومزاجنا ورفاهنا".
https://www.bbc.com/amharic/news-50128373
https://www.bbc.com/arabic/science-and-tech-50120018
'ዋናው መድኃኒቱ መገኘቱ ነው እንጂ እንዴት እንደተፈጠረ ቢታወቅ ምን ዋጋ አለው?' ይሉ ይሆናል። የተመራማሪዎቹ ዓላማም ከዚህ የራቀ አይደለም። በሽታውን ከምንጩ ማድረቅ። • "ወንዶች በጡት ካንሠር እንደሚያዙ አላውቅም ነበር" • ከማህጸን ስለሚወጣ ፈሳሽ ምን ያህል ያውቃሉ? ተመራማሪዎቹ እየታገሉ ያሉት 'ካንሰርን ለመፍጠር' ነው። ካንሰር ከተወለደ ጀምሮ እንዴት አድጎ እዚህ ሊደርስ ቻለ? የሚለውን ጥያቄ ለመፍታት። ታድያ ውጤቱ ያማረ ከሆነ መድኃኒቱን ለማግኘት አይከብድም ነው ሳንይንቲስቶቹ የሚሉት። ካምብሪጅ፣ ማንቸስተር፣ ሎንዶን እና ስታንፎርድ ዩኒቨርሲቲዎች ተባብረው 'ካንሰርን እንደገና ካልፈጠርነው' ብለዋል። አስፈላጊውን ቴክኖሎጂ እና ልምድ ለመካፈልም ተማምለዋል [ወረቀት ላይ በሰፈረ ሰነድ]። ቀድሞ የነበረ የካንሰር በሽተኞችን ደም፣ ትንፋሽ እና የሽንት ናሙናዎችን ተጠቅመው ነው ሳይንቲስቶቹ የካንሰርን ዳግም ውልደት እውን ለማድረግ ቆርጠው የተነሱት። 'ግመልን በመርፌ ቀዳዳ እንደማሾለክ ነው' ይሉታል የምርምሩን ክብደት ሲገልፁት። 30 ዓመታት ሊፈጅብንም ይችላል ባይ ናቸው። ከተመራማሪዎቹ አንዱ የሆኑት ዶ/ር ዴቪድ ክሮስቢ «ትልቁ ችግር ካንሰር በሰውነታችን ውስጥ እንዴት እንደሚፈጠር ማወቅ አለመቻላችን ነው» ይላሉ። «ካንሰር ሰውነታችን ውስጥ አለ ማለት ተወልዷል ማለት ነው። ቀድሞ የነበረ ነው።» እንግሊዝ የሚገኙት ተመራማሪዎች ለምሳሌ የጡት ሥርን [breast tissue] ቤተ-ሙከራ ወስጥ አብቅለው የጡት ካንሰር እንዴት እንደሚከሰት ለማየት ጥረት እያደረጉ ነው። ጥናቱ ቀላል እንዳልሆነ እሙን ነው። ተመራማሪዎቹ የካንሰር ተጠቂዎችን ዘረ-መል እና አስተዳደግ ሁሉ ማጥናት ግድ ይላቸዋል። ውዱ ጥናት እርግጥ ነው ይህ ጥናት የካንሰርን ውልደት ለመድገም የተደረገ የመጀመሪያው ጥናት አይደለም። ነገር ግን ከዚህ በፊት የተደረጉ ጥናቶች የገንዘብ እና የሰው ኃይል አቅማቸው የተዳከመ ነበር። ኦ/ር ክሮስቢ የተለያዩ አገራት የሚገኙ ተመራማሪዎች ተባብረው መሥራታቸው ምናልባትም አንዳች ዓይነት ውጤት ቢመጣ ፈጥኖ ምላሽ ለመስጠት ያግዛል ይላሉ። ከዚህ በፊት የተደረጉ ጥናቶች እንደሚጠቁሙት የጡት ካንሰር ተጠቂ ከሆኑ ሰዎች መካከል 89 በመቶ የሚሆኑት በሽታው ደረጃ አንድ ላይ እያለ ከታወቀ ለአምስት ዓመታት እና ከዚያ በላይ ይኖራሉ። ደረጃ 4 ላይ ደረሰ ማለት ግን የመኖር ተስፋቸው ወደ 26 በመቶ ቀነሰ ማለት ነው። • የዘር ከረጢት ካንሰር ከአባት ጅን ጋር የተያያዘ ነው • ኤምአርአይ ምንድነው? አሁን ባለው መረጃ 44 በመቶ የጡት ካንሰር ተጠቂዎች ናቸው በሽታው ሳይጠና [ደረጃ 1 ሳለ] ምርመራ የሚደርግላቸው። አንዳንድ አገራት በሽታው ገና እንጭጭ እያለ መመርመር የሚቻልበት ቴክኖሎጂ የላቸውም። ከጡት ካንሰር በዘለለ የጉበት፣ ሳንባ፣ የአንጀት፣ እና ፕሮስቴት [ከወንድ ልጅ ብልት እና የሽንት ከረጢት መሃል የሚገኝ እጢ] ካንሰር ዓይነቶች ሰውነት ውስጥ ብዙም ሳያድጉ የማወቂያው መንገድ አስተማማኝ አይደለም። ፕሮፌሰር ማርክ ኤምበርተን ፕሮስቴት ካንሰርን ለመመርመር ከመርፌ እና መሰል መመርመሪያቸው ይልቅ ኤምአርአይን ጥቅም ላይ ማዋል መጀመሩ እመርታ ነው ይላሉ። ይህንን ቴክኖሎጂ ተጠቅሞ የካንሰርን ውልደት መመርመር ይቻል እንደሁም ተመራማሪዎቹ እያጠኑ ነው። ይህ የካንሰር ምርምር ወጪው ከበድ ያለ ነው። የእንግሊዙ ካንሰር ምርምር ጣቢያ ለዚህ ምርምር ይሆን ዘንድ 50 ሚሊዮን ዶላር አዋጥቷል። ሌሎችም እንዲሁ በማድረግ በሚቀጥሉት አምስት ዓመታት ውስጥ ጥናቱን ከግብ ለማድረስ ደፋ ቀና እያሉ ነው።
خلية سرطانية في الثدي ويخطط العلماء "لتوليد" السرطان في المختبر، لمعرفة كيف يبدو بالضبط "في اليوم الأول"، وهو ما يعد أحد الأولويات البحثية، للجمعية الدولية الجديدة للكشف المبكر عن السرطان. وسيؤدي العمل المشترك في الكشف المبكر عن السرطان إلى استفادة المرضى بسرعة أكبر، وفقا لما تقوله الجمعية. وتعاون مركز أبحاث السرطان في بريطانيا مع جامعات كامبريدج، ومانشستر، وكلية لندن، وستانفورد وأوريغون في الولايات المتحدة، لتبادل الأفكار والتكنولوجيا والخبرات في هذا المجال. ويهدف العلماء إلى تطوير اختبارات غير جراحية، مثل اختبارات الدم والتنفس والبول، من أجل مراقبة المرضى المعرضين لمخاطر عالية، وتحسين تقنيات التصوير للكشف عن السرطان مبكرا، والبحث عن العلامات التي يصعب اكتشافها. مواضيع قد تهمك نهاية لكنهم يقرون بأن هذا "يشبه البحث عن إبرة في كومة قش"، ويمكن أن يستغرق 30 سنة. ويقول الدكتور ديفيد كروسبي، مدير أبحاث الاكتشاف المبكر في مركز أبحاث السرطان في بريطانيا: "المشكلة الأساسية هي أننا لم نتمكن من رؤية سرطان يولد في إنسان". وأضاف: "عندما يأتي الوقت الذي يعثر فيه على ذلك، فسيتحقق الهدف". سعى العلماء مرارا لفحص الدم بهدف الكشف عن السرطان. ويقول الباحثون إنهم يجب أن يكونوا أكثر دقة، وأن يدرسوا أيضا الجينات التي يولد بها الأشخاص والبيئة التي يترعرعون فيها، لاكتشاف المخاطر الفردية المعرض لها الأشخاص، من ناحية مدى إمكانية إصابتهم بمختلف أنواع السرطان. وحينئذ فقط يعرفون متى يتدخلون. وحتى الآن، يقول العلماء إن الأبحاث المتعلقة بالاكتشاف المبكر كانت ضيقة النطاق ومتقطعة، وتفتقر إلى قوة التجارب على أعداد كبيرة من الناس. وتشير الأرقام إلى أن 98 في المئة من مرضى سرطان الثدي يعيشون لمدة خمس سنوات أو أكثر، إذا شخص المرض في المرحلة الأولى، مقارنة بـ26 في المئة فقط إذا شخص في المرحلة الرابعة، وهي المرحلة الأكثر تقدما. لكن في الوقت الراهن، يشخص نحو 44 في المئة فقط من مرضى سرطان الثدي في المرحلة الأولى، وهي أبكر المراحل. وقال البروفيسور مارك إمبرتون، من كلية لندن الجامعية، إن تطور طرق التصوير، مثل التصوير بالرنين المغناطيسي، بمثابة "ثورة صامتة" يمكن أن تحل محل الإبر التي تستخدم في فحص الأنسجة، في تشخيص سرطان البروستاتا. وفي جامعة كامبريدج، تعمل البروفيسورة ريبيكا فيتزغيرالد على تطوير منظار داخلي متقدم، للكشف عن الإصابات السابقة لسرطان المريء والقولون. وقالت فيتزغيرالد إن الاكتشاف المبكر لم يلق الاهتمام الذي يستحقه، وأن بعض اختبارات السرطان قد تكون بسيطة للغاية وغير مكلفة، مشيرة إلى أنها تتطلع إلى التعاون مع زملائها في دول أخرى، للانتقال بهذه الأفكار إلى مراحل التجريب والتطبيق.
https://www.bbc.com/amharic/news-50557826
https://www.bbc.com/arabic/worldnews/2013/08/130808_baby_breaks_spanish_records
ይህ ከፍ ያለ መጠን ያለው ኩላሊት ህንድ ውስጥ ከሰዎች አካል እንዲወጣ ከተደረጉት ሁሉ ትልቁ እንደሆነ የተነገረ ሲሆን መጠኑም ከሰባት ኪሎ በላይ ነው። የአንድ ጤናማ ሰው ኩላሊት በአብዛኛው ከ120 እስከ 150 ግራም ብቻ የሚመዝን መሆኑ ይህንን ክስተት ልዩ አድርጎታል። • የኢትዮጵያዊቷ ህክምና መቋረጥ በደቡብ አፍሪካ አነጋጋሪ ሆነ • ፊደል ያልቆጠሩት ኢትዮጵያዊት የቀዶ ህክምና ባለሙያ ኩላሊቱ እንዲወጣ የተደረገለት በሽተኛ 'አውቶሶማል ዶሚናንት ፖሊሲስቲክ' በተባለና በኩላሊቱ ዙሪያ የመጠን መጨመር ባስከተለ የኩላሊት ህመም ሲሰቃይ መቆየቱ ተነግሯል። በቀዶ ህክምናው የተሳተፉ አንድ ሐኪም እንዳሉት በዚህ አይነቱ በሽታ የተያዙ ሰዎች ላይ የኩላሊት መተለቅ ችግር ማጋጠም የተለመደ ነው። ነገር ግን ዶክተሩ አክለውም እንዲህ አይነቱ ችግር ያጋጠመው ኩላሊት በተወሰነ ደረጃ በአካል ውስጥ ሆኖ የማጣራት ሥራውን ካከናወነና የመታመም አሊያም የመድማት ምልክቶች ካላሳየ እንዲወጣ አይደረግም። • በርካቶች ከምጥ ይልቅ በቀዶ ህክምና መውለድን እየመረጡ ነው ይህ በሽተኛ ግን በጸረ ተህዋሲያን ሊታከም ያልቻለ ህመም ስላጋጠመውና ከመጠን በላይ እየተለቀ የመጣው ኩላሊቱም የመተንፈስ ችግር በማስከተሉ አማራጭ በመታጣቱ እንዲወገድ መደረጉን ዶክተሩ ገልጸዋል። የቀዶ ህክምናውን ያደረጉት ዶክተሮች ይህን ያህል መጠን ያለው ኩላሊት ከበሽተኛው አካል ውስጥ እናገኛለን ብለው ባለመጠበቃቸው በክብደቱ መደነቃቸውን ተናገረዋል። ዶክትር ሳቺን ካቱሪያ፤ "በውስጥ አካላት የምርምር መጽሔቶች ላይ ከፍተኛ ክብደት ያላቸው ኩላሊቶች ቢመዘገቡም በጊነስ የዓለም ክብረ ወሰን መዝገብ ላይ በክብደቱ የተመዘገበው ኩላሊት 4.5 ኪሎ ግራም ነው። ከዚህ ቀደም ግን በአሜሪካ ውስጥ 9 ኪሎ፣ በኔዘርላንድስ ውስጥ ደግሞ 8.7 ኪሎ የሚመዝን ኩላሊት ተገኝቷል" ብለዋል። • ዛፎችና የአእምሮ ጤና ምን ያገናኛቸዋል? • አሜሪካ ሱስ ያለባቸውን በቀዶ ጥገና ልታክም ነው ዶክተሩ አክለውም ይህንን ኩላሊት በጊነስ የዓለም ክብረ ወሰን መዝገብ ላይ እንዲሰፍር ለማድረግ ውሳኔ ላይ እንዳልደረሱ አመልክተው ነገር ግን "እያሰቡበት" እንደሆነ ገልጸዋል። የእንግሊዝ ብሔራዊ የጤና አገልግሎት ድረ ገጽ እንደሚለው፤ ፖሊሲስቲክ የተባለው የኩላሊት በሽታ የተለመደ በዘር የሚተላለፍ ሲሆን፤ ህሙማኑ በ30 እና 60 የዕድሜ ክልል ውስጥ ሲሆኑ የጤና ችግርን የሚያስከትል ነው። በሽታው ቀስ በቀስ የኩላሊት ተግባርን በማዳከም በመጨረሻም ሥራ እንዲያቆም ሊያደርገው ይችላል።
وقال الأطباء إن ولادة الأم ماكسيم مارين، وعمرها 40 عاما، والتي تمت في مستشفى مارينا سالود في أليكانتي كانت "غير معقدة". وقالت الأم التي تعيش في أسبانيا مع رفيقها الكولومبي، إنها كانت تعلم أن الطفل سيكون ضخما، لكنها لم تتوقعه "بهذه الضخامة". ونقل عن الأم قولها "لم أكن حتى بحاجة إلى مخدر". ويعتقد أن الأم والطفلة الوليدة في حالة جيدة، وإن كانت الطفلة لاتزال في وحدة رعاية الأطفال الحديثي الولادة. مواضيع قد تهمك نهاية وقال الدكتور خافيير ريوس، رئيس قسم التوليد وأمراض النساء "خلال عملي طوال 40 عاما لم أر حالة ولادة طبيعية لطفل بهذا الحجم. وعادة ما يولد الأطفال الأكبر حجما قيصريا". نقلت الوكالات أن الأم والطفلة الوليدة في حالة جيدة. أما أطفال ماكسيم مارين الثلاثة الآخرون، بحسب ما قالت وكالة الأنباء الفرنسية، فقد كانوا يزنون حوالي 4.5 كيلوغرام عند ولادتهم. وطبقا لكتاب غينيس للأرقام العالمية، فإن أضخم طفل كان قد ولد لسيدة كندية تدعى آن بيتس في عام 1879. وكان الطفل يزن 10.5 كيلوغرامات، لكنه توفي بعد 11 ساعة من ولادته. وكان الولدان كلاهما من أصحاب الأجسام الضخمة. السيدة قالت إنها لم تكن حتى في حاجة إلى مخدر خلال الولادة. وكانت سيدة في البرازيل قد ولدت طفلا يزن 8 كيلوغرامات بعد عملية قيصرية في عام 2005. وفي مارس/آذار أصبح جورج كينغ ثاني أضخم طفل يولد طبيعيا، فقد كان يزن 7 كيلوغرامات عند ولادته.
https://www.bbc.com/amharic/news-50038493
https://www.bbc.com/arabic/worldnews/2014/01/140101_cannabis_colorado_stores
በመሆኑም የግዛቷ ነዋሪዎች ከ2023 ጀምሮ ከእንስሳት ፀጉር የተሠሩ ምርቶችን መሸጥም ሆነ አልባሳት፣ ጫማ፣ ቦርሳዎችን መሥራት አይችሉም። ውሳኔው እገዳው እንዲጣል ለተወሰነ ጊዜ እንቅስቃሴ ሲያደርጉ የነበሩትን የእንስሳት መብት ተሟጋቾች አስደስቷል። • ከሺዎች እስከ ኳትሪሊየን እንስሳት በአንድ ቀን የሚወለዱባት ምድር • ብዝኀ ሕይወት ምንድን ነው? ለምንስ ግድ ይሰጠናል? የግዛቷ አስተዳዳሪ ጌቪን ኒውሰም፤ ከድመት፣ ከውሻና ከፈረስ በስተቀር ሌሎችን እንስሳት በሰርከስ ትዕይንት ጥቅም ላይ እንዳይውሉ የሚከለክለውን ረቂቅ ሕግም ፈርመዋል። ነገር ግን ሕጉ በሰሜን አሜሪካ የሚዘወተረውን የኮርማ እና የፈረስ ግልቢያ ስፖርት ላይ ተግባራዊ አይሆንም። "በእንስሳት ደህንነት ጥበቃ ዙሪያ ካሊፎርኒያ መሪ ናት፤ ዛሬ ደግሞ አስተዳዳሩ ከእንስሳት ፀጉር የተሠሩ ምርቶችን እንዳይሸጥ ለማድረግ ሕግ አውጥቷል" ሲሉ አስተዳዳሪው ጋቪን በመግለጫቸው ተናግረዋል። እገዳው ግን በቆዳ ምርቶች ላይ ማለትም በላም፣ በአጋዘን፣ በበግና በፍየል ቆዳ ላይ ተፈፃሚ እንደማይሆን የሳንፍራንሲስኮ ክሮኒቸል ዘግቧል። ከዚህም በተጨማሪ በእንስሳት አምሳያ ከእንስሳት ምርቶች የሚሠሩ አሻንጉሊቶች ላይ ተግባራዊ እንደማይሆንም ተነግሯል። ይህንን ሕግ ጥሶ የተገኘም እስከ 500 ዶላር ቅጣት፤ ሕጉን በተደጋጋሚ ለጣሰም እስከ 1000 ዶላር ያስቀጣል። የአሜሪካ ሁዩማን ሶሳይቲ አሜሪካ የግዛቷን አስተዳደር እና ሕግ አውጪዎቹን እንዲሁም የካሊፎርኒያ ዜጎች ገበያቸው በእንስሳት ፀጉር የተሠሩ ምርቶች ፍላጎቶችን እንዲያስተናግዱ ባለመፍቀዳቸው አድናቆቱን ችሯል። ይሁን እንጂ ውሳኔው የእንስሳት ተዋፅኦ የማይጠቀሙትን አክራሪ ቬጋኖች (እንስሳትንም ሆነ የእንስሳት ተዋፅኦ የማይጠቀሙ) አጀንዳ ለማስተናገድ ከፀጉር የሚሠሩ ምርቶችን በመከልከል፤ በምንለብሰውና በምንመገበው ላይ እገዳ ለመጣል አንድ እርምጃ ነው ሲል ፈር ኢንፎርሜሽን ካውንስል ተችቶታል። ባሳለፍነው ግንቦት ወር አንድ በፋሽን የተሠማራ ድርጅት እስከ 2020 ድረስ የእንስሳትን ፀጉር መጠቀም እንደሚያቆም አስታውቆ ነበር። በየካቲት ወርም እንዲሁ የእንግሊዙ ሰልፍሪጅስ ከየካቲት 2020 ጀምሮ የእንስሳት ቆዳ ውጤቶችን መሸጥ ሊያግድ እንደሚችል ማስታወቁ ይታወሳል።
ويبدأ 30 مركزا تجاريا في أنحاء الولاية اليوم بيع نبات الماريغوانا للأغراض الترفيهية في احتفال أطلق عليه اسم "الأربعاء الأخضر". وصوتت ولاياتا كلورادو وواشنطن في نوفمبر/ تشرين الثاني 2012 على تقنين تعاطي مخدر الماريغوانا وحيازته لمن تتجاوز أعمارهم 21 عاما. وتعتزم ولاية واشنطن بدء السماح ببيع القنب في وقت لاحق من العام. وتعد الولايتان ضمن 20 ولاية أخرى تعتزم السماح بتعاطي الماريغوانا لأغراض طبية، في الوقت الذي لا يزال النبات محظورا بموجب القانون الفيدرالي الأمريكي. "الأربعاء الأخضر" وكانت المحال التجارية قد خزنت كميات من النبات المخدر، كما استأجرت عددا إضافيا من أفراد الأمن استعدادا للاحتفال بأول أيام البيع. مواضيع قد تهمك نهاية وبموجب القانون الجديد، سيصبح بيع نبات الحشيش مثل بيع الخمور. وسيتمكن المواطنون المقيمون في الولاية من شراء أكثر من أوقية من الماريغوانا، فيما يُسمح للسكان من خارجها بشراء الربع فقط، ولن يسمح بتدخينه في المنشآت الخاصة إلا بعد موافقة مسؤوليها. وذكرت صحيفة "دنفر بوست" إن مبيعات الماريغوانا ستخضع للضرائب بنفس الأسلوب المتّبع مع الخمور. ونقلت الصحيفة عن مسؤولين في المدينة قولهم إن التقنين سيوفر عشرات الملايين من الدولارات التي ستستخدم في بناء المدارس. كولورادو ستكون الأول عالميا في تقنين بيع المخدر وذكرت الصحيفة أنه ليس من الواضح تحديدا عدد المحال التي ستفتح أبوابها لبيع النبات، لكنها أشارت إلى أن 30 متجرا سجلوا أسماءهم بالفعل. وكانت السلطات في الولاية قد منحت 136 متجرا، يقع معظمها في دنفر، تصاريح ببيع الماريغوانا، فيما رفضت مدن أخرى تقنينها في متاجرها. ويشيد مؤيدو القانون بالخطوة التي اتخذتها ولاية كولورادو. وقالت ريتشيل غيلتي، من المنظمة الوطنية لإصلاح القوانين الخاصة بنبات الماريغوانا إن "الولاية استطاعت إيجاد مخرج استراتيجي للحرب الفاشلة على المخدرات، وآمل في أن تتخذ الولايات الأخرى نفس الخطوة." لكن منتقدي القانون يرون أنه سيبعث رسالة خاطئة إلى جيل الشباب، وسيزيد من مخاطره الصحية والاجتماعية.
https://www.bbc.com/amharic/48850621
https://www.bbc.com/arabic/middleeast-48846133
የ69 ዓመቱ ቢልየነር ሼህ ሞሀመድ አል ማክቱም ኢንስታግራም ላይ በቁጣ የተሞላ ግጥም አስፍሯል። ግጥሙን ለማን እንደጻፈ ባይናገርም አንዲት ሴትን "ከዳተኛ" ሲል በግጥሙ ይገልጻታል። ልዕልቷ በያዝነው ዓመት መባቻ ላይ ወደ ጀርመን ሸሽታ በመሄድ ጥገኝነት ጠይቃ ነበር። አሁን በማዕከላዊ ለንደን ውስጥ በሚገኝ 85 ሚሊየን የሚያወጣ መኖሪያ ውስጥ እንደምትገኝ ተነግሯል። ጉዳዩን ወደ ፍርድ አደባባይ ለመውሰድም ዝግጁ ናት ተብሏል። • በሊቢያ በስደተኞች መጠለያ በደረሰ የአየር ጥቃት በርካቶች ሞቱ ዮርዳኖስ ተወልዳ ትምህርቷን እንግሊዝ ውስጥ የተከታተለችው ልዕልት ሀያ 45 ዓመቷ ሲሆን፤ ከሼህ ሞሀመድ ጋር ትዳር የመሰረተችው እንደ ጎርጎሮሳውያኑ አቆጣጠር 2004 ላይ ነበር። ሼህ ሞሀመድን ስታገባ፤ "ንዑስ ሚስቶቹ " ተብለው ከሚጠሩት ስድስተኛዋ ሆና ነበር። ሼህ ሞሀመድ ከተለያዩ ሚስቶች 23 ልጆች እንደወለደ ይነገራል። ልዕልቷ ለምን ኮበለለች? ልዕልቷ በዱባይ የነበራትን "ቅንጡ" የሚባል ሕይወት ጥላ ለምን ኮበለለች? ለምንስ ሕይወቷ አደጋ ውስጥ ወደቀ? ለልዕቷ ቅርበት ያላቸው ምንጮች እንሚሉት፤ ልዕልቷ ለመኮብለል የወሰነችው ከሼህ ሞሀመድ ልጆች ስለ አንዷ አስደንጋጭ መረጃ በማግኘቷ ነው። ከሼህ ሞሀመድ ልጆች አንዷ ሸይካ ላቲፋ ባለፈው ዓመት ከዱባይ ኮብልላ ነበር። • አምስት ሰዎች ደቡብ ወሎ ውስጥ በደቦ ጥቃት ተገደሉ ልጅቷ በፈረንሳውያን ድጋፍ ባህር ተሻግራ ከዱባይ ከሸሸች በኋላ በሕንድ ጠረፍ አካባቢ በወታደሮች ተይዛ ወደ ዱባይ እንድትመለስ ተደርጓል። የዱባይ መንግሥትም ሸይካ ከዱባይ ስትጠፋ "ለጥቃት ተጋልጣ" እንደነበርና "ደህንነቷ ወደሚጠበቅበት" ዱባይ እንደመለሷት ተናግሮ ነበር። በወቅቱ ልዕልት ሀያና የቀድሞው የአየርላንድ ፕሬዘዳንት ሜሪ ሮቢንሰን ዱባይ ትክክለኛ እርምጃ እንደወሰደች ገልጸው መንግሥትን ተከላክለው ነበር። ሆኖም የሰብአዊ መብት ተሟጋቾች ልጅቷ ያለፍቃዷ ታፍን መወሰዷን ይናገራሉ። ልዕልት ሀያ ስለ ልጅቷ መኮብለልና ወደ ዱባይ መመለስ አዳዲስ መረጃ ማግኘቷን ተከትሎ ከባለቤቷ ቤተሰቦች ጫና እንደበረታባት ተነግሯል። ከምትገኝበት እንግሊዝ ታግታ ወደ ዱባይ ልትወሰድ እንደምትችል በማሰብ ስጋት ውስጥ እንደምትገኝም ለልዕልቷ ቅርበት ያላቸው ምንጮች ይገልጻሉ። • "መደናገጥ ባለበት ወቅት ስህተቶች ሊያጋጥሙ ይችላሉ" አቶ ንጉሱ ጥላሁን ኦክስፎርድ ዩኒቨርስቲን ጨምሮ በእንግሊዝ በሚገኙ ከፍተኛ የትምህርት ተቋሞች የተማረችው ልዕልት እስከወዲያኛው እንግሊዝ መቆየት ትፈልጋለች። ትታው የሄደችው ባለቤቷ እንድትመለስ ጫና ለማሳደር ከሞከረ ከእንግሊዝ ጋር ያለው ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት ላይ ተጽዕኖ ያሳድራል። ልዕልቷ የዮርዳኖስ ንጉሥ አብዱላህ እህት እንደመሆኗ በሼህ ሞሀመድና በሷ መካከል የሚፈጠር ነገር በሁለቱ አገራት ግንኙነት ላይ ማጥላቱ አይቀርም።
دأب الزوجان على الظهور في سباق الخيول في بريطانيا وكان الشيخ محمد، البالغ من العمر 69 عاما والذي يعد أحد كبار الأثرياء عالمياً، لم يظهر مع زوجته خلال سباق أسكوت للخيول في بريطانيا الشهر الماضي، وهي مناسبة دأبا على الظهور فيها معا. وكان قد كتب قصيدة غاضبة نشرها عبر صفحته في موقع انستغرام بعنوان: "عشتِ ومتِ" يتهم فيها إمرأة مجهولة بالـ "غدر وخيانة". وكانت الأميرة هيا، البالغة من العمر 45 عاما، وهي أردنية تلقت تعليمها في بريطانيا، قد تزوجت الشيخ محمد، صاحب إسطبلات خيول السباق "غودولفين"، في عام 2004، وهي زوجته السادسة و"الأصغر سنا". ويقال إن الشيخ محمد تزوج ست مرات وله 23 ابنا وبنتا من زوجات أخريات. وهربت الأميرة هيا في البداية إلى ألمانيا طلبا للجوء هذا العام، ويقال إنها تسكن حالياً في منزلها بالقرب من قصر كينسنغتون في وسط لندن، وتستعد لخوض معركة قضائية أمام المحكمة العليا في بريطانيا. ما الذي دفعها إلى الفرار من حياة البذخ في دبي ولماذا يقال إنها "تخشى على حياتها"؟ قالت مصادر قريبة من الأميرة إنها اكتشفت مؤخرا حقائق مقلقة وراء العودة الغامضة للشيخة لطيفة، إحدى بنات حاكم دبي، العام الماضي، والتي هربت من الإمارات بحرا بمساعدة فرنسي، لكن تم اعتراضها من قبل مسلحين قبالة سواحل الهند وعادت إلى دبي. ودافعت الأميرة هيا في ذلك الوقت، مع ماري روبنسون، المفوضة السامية السابقة لحقوق الإنسان، ورئيسة جمهورية أيرلندا السابقة، عن سمعة دبي في الحادثة. "هيا" خريجة أُكسفورد وسليلة الأسرة الهاشمية والزوجة السادسة لحاكم دبي وقالت سلطات دبي إن الشيخة لطيفة كانت "عرضة للاستغلال" وأصبحت "آمنة الآن في دبي"، لكن المدافعين عن حقوق الإنسان قالوا إنها اختطفت قسرا ضد إرادتها. ومنذ ذلك الحين، يُزعم أن الأميرة هيا علمت حقائق جديدة بشأن القضية، وبالتالي تعرضت لعداء متزايد وضغوط من أفراد عائلة زوجها حتى أصبحت لا تشعر بالأمان هناك. وقال مصدر قريب منها إنها تخشى تعرضها للاختطاف الآن و"إعادتها" إلى دبي. كما رفضت سفارة الإمارات في لندن التعليق على ما تقول إنها مسألة شخصية بين شخصين. ومع ذلك يوجد عنصر دولي أوسع نطاقا لهذه القصة. يُعتقد أن الأميرة هيا، التي تلقت تعليمها في مدرسة براينستون في دورست ثم في جامعة أوكسفورد، ترغب على الأرجح في البقاء في بريطانيا. وإذا طلب زوجها عودتها، فهذا قد يشكل صداعًا دبلوماسيًا لبريطانيا التي تربطها علاقة وثيقة بالإمارات. كما أن القضية تشكل حرجا بالنسبة للأردن، لأن الأميرة هيا هي الأخت غير الشقيقة للعاهل الأردني الملك عبد الله، كما أن نحو ربع مليون أردني يعملون في الإمارات، ويرسلون تحويلات مالية، والأردن لا تستطيع تحمل خلافا مع دبي.
https://www.bbc.com/amharic/news-45179431
https://www.bbc.com/arabic/business-45179531
ቬይና ምቹ ከተማ ተብላለች በኢኮኖሚስት ኢንተለጀንስ ዩኒት የዓለም ከተሞች የዳሰሳ ጥናት መሰረት፤ በአውሮፓ የሚገኝ ከተማ በዓለም ቁጥር አንድ ምቹ ከተማ ተብሎ ሲሰየም ይህ ለመጀመሪያ ጊዜ ነው። የዳሰሳ ጥናቱ በ140 ከተሞች ሲካሄድ የመጠነ ሀብትና ማህበራዊ መረጋጋት፣ የወንጀል መጠን፣ የትምህርትና የጤና አገልግሎቶች እንዲሁም መሰል መስፈርቶችን ከግምት በማስገባት ነው። በዳሰሳ ጥናቱ ውስጥ የእንግሊዟ ማንችስተር ከተማ 16 ደረጃዎችን በማሻሻል 35ኛ ደረጃ ላይ የተቀመጠች ሲሆን፤ ይህም በጥናቱ ከተካተቱ ከተሞች የተሻለ መሻሻል ያሳየች ከተማ አስብሏታል። የአውስትራሊያዋ ሜልበርን ከተማ ላለፉት ሰባት ዓመታት በአንደኝነት ስትመራ ቆይታ ነበር ካለፈው ዓመት ጋር ሲነጻጸር በዳሰሳ ጥናቱ ላይ የተካተቱት ሁሉም ከተሞች ለነዋሪዎች ምቹ በመሆን መሻሻል አሳይተዋል። በዘንድሮው የዳሰሳ ጥናት ሁለተኛ ደረጃ ላይ የተቀመጠችው የአውስትራሊያዋ ሜልበርን ከተማ ላለፉት ሰባት ዓመታት በአንደኝነት ስትመራ ቆይታ ነበር። ሰሜን አሜሪካዊቷ ሃገር ካናዳና አውስትራሊያ እያንዳንዳቸው ለኑሮ ምቹ የሆኑ ሶስት ከተሞችን አስመርጠዋል። • በምስራቅ ሐረርጌ 37 ሰዎች ተገደሉ • በኢትዮጵያ የመንጋ ፍትህ የሰው ህይወት እየቀጠፈ ነው • ደቡብ ሱዳን ለበጎ ፍቃደኞች አስጊ ሃገር ተባለች ለኑሮ ምቹ ያልሆኑ ከተሞች በሚለው ዘርፍ ደግሞ ከቀዳሚዎቹ አስር ከተሞች አራቱ በአፍሪካ የሚገኙ ናቸው። በጦርነት እየተመሰቃቀለች የምትገኘው የሶሪያዋ ደማስቆ ከተማ ፈጽሞ ለኑሮ የማትመች ተብላለች። ዘ ኢኮኖሚስት እንደሚለው ከሆነ ''ለኑሮ ምቹ ያልሆኑ ከተሞች'' በተባሉት ከተሞች ውስጥ ወንጀል፣ ማህበራዊ አለመረጋጋት፣ ሽብርተኝነት እና ጦርነት በስፋት ይስተዋላሉ ። ደማስቆ በዓለም የማትመቸው ከተማ ተብላለች የ2018 አስሩ ለኑሮ ምቹ የሆኑት ከተሞች 1. ቬይና፣ ኦስትሪያ 2. ሜልበርን፣ አውስትራሊያ 3. ኦሳካ፣ ጃፓን 4. ካልጋሪ፣ ካናዳ 5. ሲደኒ፣ አውስትራሊያ 6. ቫንኮቨር፣ ካናዳ 7. ቶኪዮ፣ ጃፓን 8. ቶሮንቶ፣ ካናዳ 9. ኮፐንሃገን፣ ዴንማርክ 10. አደሌይድ፣ አውስትራሊያ የ2018 አስሩ ለኑሮ ምቹ ያልሆኑት ከተሞች ደረጃ 1. ደማስቆ፣ ሶሪያ 2. ዳካ፣ ባንግላዴሽ 3. ሌጎስ፣ ናይጄሪያ 4. ካራቺ፣ ፓኪስታን 5. ፖርት ሞሬስቤይ፣ ፓፓኦ ኒው ጊኒ 6. ሃራሬ፣ ዚምባብዌ 7. ትሪፖሊ፣ ሊቢያ 8. ዶኡላ፣ ካሜሮን 9. አልጀርስ፣ አልጄሪያ 10. ዳካር፣ ሴኔጋል
لماذا تربعت فيينا على عرش أكثر المدن ملاءمة للعيش في العالم ويصدر جدول التنصيف العالمي 140 مدينة على أساس عدد من العوامل التي تتضمن الاستقرار السياسي والاقتصادي، معدل الجريمة، والتعليم، وتوفر خدمات الرعاية الصحية. وفي المسح نفسه، أحرزت مدينة مانشستر البريطانية تقدما ملحوظا بواقع 16 مركزا، وهو التقدم الذي لم تحققه أي مدينة أوروبية أخرى، لتحتل المركز رقم 35 بين أكثر مدن العالم ملائمة للمعيشة. صنف المسح العاصمة النمساوية كأفضل مدينة ملائمة للمعيشة على مستوى العالم ووضع التقدم المشار إليه مانشستر قبل لندن بواقع 13 مركزا، ما يشير إلى أوسع فجوة بين المدينتين منذ إدراجهما في القائمة منذ حوالي 20 سنة. وقالت الإيكونوميست إن القفزة التي حققتها مانشستر ترجع إلى تحسن في أوضاعها الأمنية. واجه المسح الدولي للإيكونوميست انتقادات لخفض تصنيف مانشستر العام الماضي عقب هجوم راح ضحيته 22 شخصا. وقالت روكسانا سلافيشيفا، معدة المسح، إن مانشستر "أظهرت قدرة على التعافي من الهجوم الإرهابي العنيف، الذي ضرب استقرارها فيما مضى." قرار النمسا اغلاق 7 مساجد يثير غضبا في تركيا وأضافت أن "الأوضاع الأمنية تحسنت في العديد من المدن الأوروبية"، مؤكدة أن فيينا على رأس أفضل مدن أوروبا من حيث الأوضاع الأمنية"، ما يعكس عودة نسبية للاستقرار في أغلب أنحاء أوروبا. احتلت ميلبورن صدارة قائمة المدن الأكثر ملاءمة للمعيشة في العالم لسبع سنوات على التوالي. وأشارت نتيجة المسح إلى أن نصف الدول المدرجة في القائمة تحسنت من حيث "الملاءمة للعيش" فيها العام الماضي. وتراجعت مدينة ميلبورن الأسترالية إلى المركز الثاني بين المدن الأكثر ملاءمة للمعيشة حول العالم بعد أن احتلت المركز الأول لسبعة أعوام على التوالي. وتحتوي القائمة أيضا على مدينتين استراليتين بين المراكز العشرة الأولى هما سيدني وأديلايد. وجاءت العاصمة السورية دمشق، التي مزقتها الحرب، في ذيل قائمة الدول الأكثر ملاءمة للمعيشة تلتها مدينة دكا في بنغلاديش، ومدينة لاغوس في نيجيريا. وقال مسح الإيكونوميست إن الاضطرابات الأهلية، والإرهاب، والحرب كانت أهم العوامل التي لعبت "دورا هاما" في تحديد تصنيف الدول صاحبة المراكز العشرة الأخيرة. أفضل 10 مدن ملائمة للعيش في العالم: أما المدن التي جاءت في أسفل القائمة فهي: ----------------------------------------- ----------- يمكنكم استلام إشعارات بأهم الموضوعات بعد تحميل أحدث نسخة من تطبيق بي بي سي عربي على هاتفكم المحمول.
https://www.bbc.com/amharic/news-56398441
https://www.bbc.com/arabic/world-56416583
አንዲት እናት ከሌሎቹ ልጆቿ ጋር በተደበቀችበት የ 12 ዓመቱን ልጇ በተመሳሳይ መንገድ ሲገደል ማየቷን ለሴቭ ዘ ችልድረን ገልጻለች። የሽምቅ ጥቃቱ ከተጀመረበት ከጎርጎሮሳዊያኑ 2017 አንስቶ ከ 2500 በላይ ሰዎች ሲገደሉ 700 ሺህ የሚሆኑት ደግሞ ቤታቸውን ጥለው ተሰደዋል፡፡ ከእስላማዊ መንግስት (አይ ኤስ) ጋር ግንኙነት ያላቸው ታጣቂዎች በአካባቢው ለተፈጠረው ግጭት ምክንያት ናቸው፡፡ ሴቭ ዘ ችልድረን በሪፖርቱ ከጥቃቱ በስተጀርባ ማን እንዳለ አልገለጸም። ሆኖም ከታንዛኒያ ጋር በሚያዋስነው እና በጋዝ በበለፀገው በሰሜናዊ የአገሪቱ አውራጃ አሰቃቂ ትዕይንቶችን ተፈናቃዮች መመልከታቸውን ገልጿል፡፡ ለደህንነቷ ሲባል ስሟ ያልተጠቀሰው አንዲት እናት እርሷ እና ሌሎች ልጆቿ በተደበቁበት የትልቅ ልጇ አንገት ሲቀላ መመልከቷን ትናገራለች፡፡ "በዚያች ሌሊት መንደራችን ጥቃት ደርሶበት ቤቶችም ተቃጥለዋል" ብላለች፡፡ "ጥቃቱ ሲጀመር ከአራቱ ልጆቼ ጋር ቤት ነበርኩ። ወደ ጫካ ለማምለጥ ስንሞክር የበኩር ልጄን ወስደው አንገቱን ቀሉት። እኛም እንዳንገደል በመፍራት ምንም ማድረግ አልቻልንም" ስትል ገልጻለች። ሌላኛው እናት ደግሞ ልጇ በታጣቂዎቹ ሲገደል እርሷ እና ሌሎች ሦስት ልጆቿ ደግሞ ለመሸሽ መገደዳቸውን ተናግራለች፡፡ "የ 11 ዓመቱ ልጄ ከተገደለ በኋላ በመንደራችን መቆየቱ ስጋት ፈጥሮብናል" ብላለች፡፡ "ሌላ መንደር ወደ ሚገኘው የአባቴ ቤት ብንሄድም ከቀናት በኋላ ጥቃቶቹም እዚያም ቀጠሉ" ስትል ገልጻለች፡፡ በሴቭ ዘ ቺልድረን የሞዛምቢክ ዳይሬክተር የሆኑት ቻንስ ብሪግስ በበኩላቸው በሕፃናት ላይ የሚፈጸሙ ጥቃቶች "ከፍተኛ ህመም ፈጥሮብናል" ብለዋል፡፡ "ሠራተኞቻችን በመጠለያ ጣቢያዎች የሚነገራቸውን የመከራ ታሪኮች ሲሰሙ በእንባ ታጥበዋል" ብለዋል፡፡ የተባበሩት መንግሥታት በበኩሉ የታጣቂዎቹን ድርጊት "ቃላት ከሚገልጹት በላይ ጭካኔ የተሞላበት" ሲል ገልጾታል። ሞዛምቢክ ከአጠቃላይ ህዝቧ 18 በመቶው ሙስሊም ነው ታጣቂዎቹ እነማን ናቸው? ታጣቂዎቹ በአካባቢው አል-ሸባብ በመባል የሚታወቁ ሲሆን የአረብኛ ትርጉሙም ወጣቶች ማለት ነው፡፡ ይህም አብዛኛዎቹ ሙስሊም በሆኑባት ካቦ ዴልጋዶ ከሚኖሩ ሥራ አጥ ወጣቶች ድጋፍ እንደሚያገኝ ያሳያል፡፡ ተመሳሳይ ስም ያለው ቡድን በሶማሊያ ከአስር ዓመታት በላይ እየተንቀሳቀሰ ነው፡፡ የሶማሊያው ቡድን አጋርነቱን ለአልቃይዳ ሲሰጥ የሞዛምቢኩ ቡድን ለተቀናቃኙ አይ ኤስ መሆኑን ይናገራል። አንዳንድ ተንታኞች የአማጽያኑ መሰረት በማህበራዊ-ኢኮኖሚያዊ ቅሬታዎች ላይ የተመሠረተ እንደሆነ ያምናሉ። ብዙዎቹ የአካባቢው ነዋሪዎች ከክልሉ ሩቢ (እንደ አልማዝ ያለ የከበረ ድንጋይ ነው) እና ጋዝ ያገኙት ጥቅም አነስተኛ መሆኑን ጠቅሰው ቅሬታቸውን ገልጸዋል፡፡ ባለፈው ዓመት አንድ የታጣቂ መሪ በቪዲዮ ባስተላለፉት መልዕክት "እኛ [ከተሞቹን] የምንይዘው መንግሥት ፍትሃዊ አለመሆኑን ለማሳየት ነው፡፡ ድሆችን እያዋረደ ትርፉን ለበላዮች ይሰጣል" ብለዋል፡፡ ግለሰቡ ስለ እስልምና ያወራ ሲሆን "እስላማዊ መንግሥት ስለመመስረት እንጂ ስለ ኢ-አማኝ መንግሥት" ፍላጎት እንደሌለው ተናግሯል። በሞዛምቢክ ጦር ይፈጸማሉ የተባሉ በደሎችንም በመጥቀስ መንግሥት "ኢ-ፍትሃዊ" ነው ሲል በተደጋጋሚ ያማርራል፡፡ ብሪግስ ለቢቢሲ ወርልድ ሰርቪስ እንደገለጹት ማኒፌስቶ ስለሌላቸው ትክክለኛ መነሻቸውን ማወቅ ከባድ ነው፡፡ "ወጣቶችን ለውትድርና እንዲቀላቀሏቸው ይጠየቁና አሻፈረኝ ካሉ ይገደላሉ። አንዳንድ ጊዜም አንገታቸውን ተቀልቶ ነው የሚገደሉት፡፡ በእውነቱ መጨረሻው ምን እንደሆነ መገመት ከባድ ነው" ብለዋል፡፡ የደቡብ አፍሪካ ጳጳስት ጉባኤ ልዑካን ቡድን ባለፈው ዓመት የካቦ ዴልጋዶ ዋና ከተማ የሆነችውን ፔምባን ከጎበኙ በኋላ "ሁሉም የብዙ አገራት ኮርፖሬሽኖች የክልሉን የማዕድንና የጋዝ ሃብቶች በመቆጣጠራቸው ጦርነቱ መጀመሩን ያናገርናቸው በሙሉ ተስማምተውበታል ማለት ይቻላል" ብለዋል፡፡ ካቦ ዴልጋዶ ምን ትመስላለች? ካቦ ዴልጋዶ በሞዛምቢክ ካሉ እጅግ በጣም ድሃ አውራጃዎች አንዷ ስትሆን ከፍተኛ ያልተማሩ ሰዎች እና ሥራ አጥ ያለባት ናት፡፡ ከጎርጎሮሳዊያኑ 2009 እስከ 2010 ባለው ጊዜ ውስጥ በጣም ብዙ የሩቢ እና ግዙፍ የጋዝ ጉድጓዶች መገኘታቸው፣ የአካባቢው ሰዎች የሥራ ዕድል እና የተሻለ ህይወት እንደሚኖራቸው ገምተው ነበር። ነገር ግን እነዚህ ተስፋዎች ብዙም ሳይቆዩ በንነዋል፡፡ ሞዛምቢክ በ1975 ነፃነቷን ከተቀዳጀች ጀምሮ እያስተዳደራት የቆየው ፍሬሊሞ ፓርቲ አመራሮች እየተጠቀሙ ነው በሚል ቅሬታ ይቀርብባቸዋል፡፡ መንግሥት ዋና ትኩረቱ ወታደራዊ መፍትሄ መፈለግ ላይ ቢሆንም ሠራዊቱ ለመዋጋት በቂ አቅም የለውም፡፡ በመዲናዋ ማፑቶ የሚገኙት የአሜሪካ ኤምባሲ ባለሥልጣናት የአሜሪካ ወታደሮች ለሁለት ወራት ወታደሮችን በማሰልጠን "የሕክምናና የመገናኛ መሣሪያዎችን" እንደሚያቀርቡ ተናግረዋል፡፡ ለሞዛምቢክ ኃይሎች ስልጠና እንደሚሰጥ የአውሮፓ ህብረትም ባለፈው ዓመት አስታውቋል፡፡ ይህም ሞዛምቢክ ታጣቂዎችን ለመዋጋት እንዲረዷት የሩሲያ እና የደቡብ አፍሪካ ቅጥረኞችን መመልመሏን ተከትሎ የመጣ ነው፡፡ የሩሲያ ቅጥረኞች በአመጸኞቹ የደረሰባቸውን ኪሳራ ተከትሎ ከካቦ ዴልጋዶ መውጣታቸው ተገልጿል፡፡
تقول منظمة "أنقذوا الأطفال" إن نحو مليون شخص يواجهون الجوع بسبب الصراع وقالت إحدى الأمهات للمنظمة إنها اضطرت لمشاهدة واقعة مقتل ابنها، البالغ من العمر 12 عاما، بهذه الطريقة على مقربة من مكان كانت تختبئ فيه مع أطفالها الآخرين. وقُتل ما يربو على 2500 شخص وفر 700 ألف من منازلهم منذ بدء التمرد في عام 2017. وينتمي المسلحون إلى تنظيم ما يعرف بالدولة الإسلامية. وقالت منظمة "أنقذوا الأطفال" في تقريرها إنها تحدثت مع أسر فرت من منازلها، وأبلغت عن مشاهد مروعة في المقاطعة الغنية بالغاز. مواضيع قد تهمك نهاية وأضافت إحدى الأمهات، التي لم ُيكشف عن اسمها حماية لها، إن طفلها البكر ذُبح على مقربة من المكان الذي كانت تختبئ فيه مع أطفالها الآخرين. وقالت: "تعرضت قريتنا في تلك الليلة لهجوم وأُحرقت المنازل". وأضافت: "عندما بدأ الهجوم، كنت في المنزل مع أطفالي الأربعة، حاولنا الفرار إلى الغابة لكنهم أخذوا ابني البكر وذبحوه. لم نستطع أن نفعل شيئا خشية أن نُقتل أيضا". وقالت سيدة أخرى إن مسلحين قتلوا ابنها، واضطرت إلى الفرار مع أطفالها الثلاثة الآخرين. وأضافت: "بعد مقتل ابني البالغ من العمر 11 عاما، أدركنا أن البقاء في قريتي لم يعد آمنا". وقالت السيدة: "هربنا إلى منزل والدي في قرية أخرى، لكن الهجمات بدأت هناك أيضا بعد أيام قليلة". اضطر الآلاف في كابو ديلغادو إلى الفرار من منازلهم وقال تشانس بريغز، مدير مكتب منظمة "أنقذوا الأطفال" في موزمبيق، إن تقارير وقوع هجمات تستهدف الأطفال "تؤلمنا بشدة". وأضاف: "بكى موظفونا عندما سمعوا قصص المعاناة التي ترويها الأمهات في مخيمات النازحين". ووصف مقرر الأمم المتحدة الخاص المعني بحالات الإعدام خارج نطاق القضاء تصرفات المسلحين بأنها "قاسية لا تصفها كلمات". من هم المسلحون؟ يُعرف المتمردون محليا باسم "الشباب"، على الرغم من عدم وجود صلات تربطهم بحركة جهادية في الصومال تحمل نفس الاسم. وكان المتمردون قد أعلنوا قسم الولاء لتنظيم الدولة الإسلامية، الذي يقول إنه نفذ عددا من الهجمات في موزمبيق، ويبدو أنه يروج لمشاركته في عمليات هناك كجزء من عملية "امتياز". وتصنف وزارة الخارجية الأمريكية المتمردين منظمة إرهابية. وقلما أعلنت الحركة عن دوافعها أو قيادتها أو مطالبها. وكان قيادي مسلح قد قال في مقطع فيديو العام الماضي: "نحن نحتل (المدن) لنكشف أن الحكومة الحالية غير عادلة، إنها تهين الفقراء وتجني الأرباح للرؤساء". كما تحدث الرجل عن الإسلام ورغبته في "حكومة إسلامية، لا حكومة كُفّار"، وأشار أيضا إلى انتهاكات مزعومة من جانب جيش موزمبيق، ودأب على الشكوى من أن الحكومة "غير عادلة". يشكل المسلمون 18 في المئة من عدد سكان موزمبيق وقال تشانس بريغز لبي بي سي إنه يصعب تحديد سبب دقيق لأعمال العنف. وأضاف:"تحتل موزمبيق مرتبة ثامن أفقر دول العالم، وتعد مقاطعة كابو ديلغادو أفقر مقاطعة في موزمبيق، وعلى الرغم من ذلك توجد موارد معدنية هائلة بها، ويشعر البعض بأن الموارد لا يجري اقتسامها بطريقة عادلة ويبدو أن هذا هو المحرك للصراع". وقال بريغز: "لكن بصراحة وفي ظل غياب بيان، يصعب فهم الدوافع على نحو دقيق، لكن ما نشهده هو أن المتمردين يحاولون طرد الناس، ويستغلون الشباب لتجنيدهم في صفوفهم، ويقتلونهم إذا رفضوا، ويذبحونهم أحيانا. إنهم يطردون الناس بعيدا، بالفعل يصعب معرفة ما هي نهاية اللعبة". ما الوضع في كابو ديلغادو؟ ليست هذه المرة الأولى التي ترد فيها أنباء عن وقوع عمليات ذبح في المنطقة. وأفادت وسائل إعلام حكومية، في نوفمبر/تشرين الثاني الماضي، ذبح ما يزيد عن 50 شخصا في ملعب لكرة القدم في كابو ديلغادو. وفي أبريل/نيسان من العام الماضي، ذُبح عشرات أو قتلوا بالرصاص في هجوم على إحدى القرى. الآلاف فروا من منازلهم في موزمبيق في السنوات الأخيرة وتقول منظمات حقوق الإنسان إن قوات الأمن ارتكبت أيضا انتهاكات، من بينها اعتقالات تعسفية وتعذيب وقتل، خلال عمليات ضد الجهاديين. وناشدت حكومة موزمبيق من أجل مساعدة دولية تهدف إلى قمع التمرد. وقال مسؤولون بالسفارة الأمريكية في العاصمة، مابوتو، يوم الاثنين إن عسكريين أمريكيين سيقضون شهرين في تدريب جنود في موزمبيق، فضلا عن توفير "معدات طبية واتصالات". وأفاد بيان أصدرته السفارة أن "الحماية المدنية وحقوق الإنسان والمشاركة المجتمعية تعد أمورا أساسية للتعاون الأمريكي، وهي ضرورية لمحاربة تنظيم الدولة الإسلامية في موزمبيق بطريقة فعالة".
https://www.bbc.com/amharic/news-51527972
https://www.bbc.com/arabic/world-51529825
'' ምንም ነገር ቢፈጠር ይህን በሽታ ወደ አፍሪካ ይዤ መመለስ አልፈልግም'' ያለው በዩኒቨርሲቲ ዶርምተሪ ውስጥ የ 14 ቀናት ክትትል በሚደረግለት ወቅት ነው። በመጀመሪያ ከባድ ትኩሳትና ደረቅ ሳል አጣድፎት ነበር፤ በመቀጠል ግን ፈሳሽ ከአፍንጫው መውጣት ጀመረ። ምልክቶቹን ካስተዋለ በኋላ በልጅነት ታሰቃየው የነበረችው ወባው እንደተነሳችበት አስቦም ነበር። ነገር ግን ያላሰበውና ዓለምን እያስጨነቀ የሚገኘው ኮሮናቫይረስ ሆኖ ተገኘ። • የኮሮናቫይረስ ስጋት ባጠላበት በርካቶች በአንዴ ተሞሽረሩ • የኮሮናቫይረስ ተጽዕኖ በቻይናና በዓለም ምጣኔ ሃብት ላይ '' ለመጀመሪያ ጊዜ ወደ ሆስፒታል ስሄድ የምሞትበት ሰአት እንደተቃረበ አስብ ነበር። በቃ መሞቴ ነው እያልኩ ለራሴ ነግሬው ነበር'' ብሏል። ኬም ሴኑ ፓቬል አሁን በለይቶ ማቆያ ውስጥ 13ኛ ቀኑን ይዟል፤ በአንድ የቻይና ሆስፒታል ውስጥ። ህክምናው በተለይም የኤችአይቪ ታማሚዎችን ለማከም ጥቅም ላይ የሚውሉ መድሃኒቶችን በብዛት ይጠቀማል። ከሁለት ሳምንታት ተከታታይ ህክምና በኋላ እየተሻለው መጥቷል። በሲቲ ስካን በተደረገለት ምርመራም ቫይረሱ ከሰውነቱ እንደጠፋ ምልክቶች ታይተዋል። ፓቬል በገዳዩ ኮሮናቫይረስ የተያዘ የመጀመሪያው አፍሪካዊ ሲሆን ሙሉ የህክምናው ሙሉ ወጪ በቻይናዋ ግዛት ተሸፍኗል። '' ትምህርቴን ሳልጨርስ ወደ አገር ቤት መመለስ አልፈልግም። ወደ ካሜሩን የምምለስበት ምንም ምክንያት የለኝም፤ ሙሉ የሆስፒታል ወጪዬ በቻይና መንግስት ተሸፍኖልኛል''ብሏል። በሺዎች የሚቆጠሩ አፍሪካውያን ተማሪዎች፣ ሰራተኞችና ቤተሰቦች እስካሁንም ድረስ በቻይናዋ ሁቤ ግዛት እንቅስቃሴያቸው ተገድቦ የሚገኙ ሲሆን አብዛኛዎቹ ከቻይና አስወጡን የሚል ጩኸት እያሰሙ ነው። ዛምቢያዊቷ ሲልያኒ ሳሊማም ከነዚህ መካካል አንዷ ናት። እሷ እንደምትለው የአገሯ መንግሥት ምንም እያደረገ አይደለም። '' እኛ አፍሪካውያን ተለይተን ቀርተናል፤ እኛ ዜጎች አይደለንም እንዴ?'' ብላለች። ሲልያኒ ቫይረሱ እንዳይዛመት በመስጋት ለወራት እራሷን ከሰዎች ለይታ ቆይታለች። ቀኑን ሙሉ በመተኛትና ስለቫይረሱ አዲስ ነገር ካለ በማለት ዜና ስትከታተል ታሳልፋለች። የምግብና አንዳንድ አስፈላጊ ነገሮችም እጥረት እንዳያጋጥማት ከፍተኛ ስጋት አለባት። 80 ሺ የሚሆኑ አፍሪካውያን ተማሪዎች በተለያዩ የትምህርት ዕድሎች አማካይነት ቻይና ውስጥ ይገኛሉ። እርምጃ ለመውሰድ ከተንቀሳቀሱ የአፍሪካ መንግሥታት መካከል የአይቮሪ ኮስት መንግሥት አንዱ ሲሆን ከሳምንታት ውይይት በኋላ በዉሃን ለሚገኙ 77 ተማሪዎች 490 ዶላር ለመስጠት ተስማምቷል። በገንዘቡም የሚያስፈልጓቸውን ነገሮች ገዝተው እንቅስቃሴያቸውን እንዲገድቡ አስጠንቅቋል። የጋና መንግሥት ለተማሪዎቹ የገንዘብ ድጋፍ ማድረጉ ተገልጿል። • በዉሃን ከሚገኙ ኢትዮጵያውን ተማሪዎች 95 በመቶ መመለስ ይፈልጋሉ • አፍሪካ የኮሮናቫይረስን ለመከላከል አቅሙ አላት? በዉሃን ከሚገኙ ኢትዮጵያዊያን ተማሪዎችም 95 በመቶ የሚሆኑት ወደ አገራቸው መመለስ እንደሚፈልጉ በበተነው መጠይቅ ማረጋገጡን በዉሃን የኢትዮጵያ ተማሪዎች ህብረት ለቢቢሲ ገልጾ ነበር። የህብረቱ ፕሬዝደንት ዘሃራ አብዱልሃዲ እንደገለፀችው በመጠይቁ ከተሳተፉ ተማሪዎች መካከል 41 በመቶ የሚሆኑት መንግሥት ወጪያችንን ሸፍኖ ወደ አገራችን ይመልሰን ያሉ ሲሆን፤ 54 በመቶ የሚሆኑት ደግሞ በራሳችንም ወጪ እንመለሳለን መንግሥት ግን ጉዟችንን ያመቻችልን ሲሉ ፍላጎታቸውን አስታውቀዋል። ቀደም ሲል የተማሪዎቹን 'ወደ ኢትዮጵያ መልሱን' ጥያቄን ህብረቱ በቻይና ለኢትዮጵያ ኤምባሲ እንዳቀረበ የምታስታውሰው ዘሃራ፤ አሁንም የተማሪው ጥያቄ እጅግ እየገፋ በመምጣቱ መጠይቅ በትነው የተማሪውን ወደ አገራችን መልሱን ጥያቄ በጥናት ማረጋገጣቸውን ታስረዳለች። ዘሃራ በቫይረሱ የሚያዙ ሰዎች፤ እንዲሁም የሟቾችም ቁጥር እየጨመረ መሆኑን በመጥቀስ "ተማሪው ከባድ የስነልቦና ጫና ውስጥ ነው ያለው" ብላለች። በቻይና የኢትዮጵያ ኤምባሲ ጥያቄ በቀረበለት ወቅት 'የተማሪዎቹን ጥያቄ ለመመለስ ሁኔታዎችን እያጤንን ነው' የሚል ምላሽ ለቢቢሲ ሰጥቶም ነበር። በሁኔታዎች መባባስ ምክንያት ስጋት የገባቸው በርካታ ተማሪዎች ወደ ሀገራችን መልሱን እያሉ ቢሆንም ኬም ሴኑ ፓቬል ግን ወደ ሀገሬ የቫይረሱን ስጋት ይዤ መግባት አልፈልግም ይላል።
كيم سينوا بافيل داريل هو أول إفريقي يصاب بالفيروس في الصين ومن مكان إقامته في السكن الجامعي حيث يقبع في الحجر الصحي لمدة 14 يوماً،يقول سينوا: "بغض النظر عما يحدث هنا، فأنا لا أريد أن أنقل المرض إلى إفريقيا". كان سينوا (21 عاماً)، يعاني من ارتفاع درجة حرارته والسعال الجاف وأعراض تشبه أعراض الأنفلونزا. وعندما مرض سينوا، تذكر ما مرَّ به عندما أصيب بالملاريا في صغره في الكاميرون، وكان يخشى الأسوأ. ويقول: "عندما ذهبت إلى المستشفى لأول مرة، كنت أفكر في موتي وكيف سيحدث ذلك". مواضيع قد تهمك نهاية وظل الشاب، لمدة 13 يوماً، في عزلة في مستشفى صيني محلي، حيث كان يُعالج بالمضادات الحيوية والأدوية المستخدمة عادة لعلاج مرضى فيروس نقص المناعة المكتسب. وبعد أسبوعين من الرعاية بدأت علامات الشفاء تظهر عليه. لم تظهر صور الأشعة أي أثر للمرض. لقد أصبح سينوا أول أفريقي يصاب بفيروس كورونا القاتل، وقد تعافى منه. وتحملت الحكومة الصينية نفقات رعايته الطبية. وأصبحت مصر أول دولة في أفريقيا تؤكد وجود حالة إصابة بفيروس كورونا. ويحذر خبراء الصحة من أن البلدان التي تعاني من ضعف الأنظمة الصحية قد تعاني لمواجهة تفشي المرض الذي تسبب في وفاة أكثر من 1770 شخصاً وإصابة أكثر من 72 ألفاً، معظمهم في الصين. ويقول سينوا: "لا أريد العودة إلى بلدي قبل الانتهاء من الدراسة. لا حاجة للعودة إلى بلدي لأن الحكومة الصينية تحملت جميع نفقات المستشفى". فيروس كورونا: من يجب عليه أن يعزل نفسه؟ فيروس كورونا: الصين تطلق تطبيقا إلكترونيا للكشف عن إمكانية الإصابة بالفيروس القاتل يقول سينوا إنه لا يريد نقل المرض إلى إفريقيا إخلاء أم لا؟ في أواخر شهر يناير/كانون الثاني، بدأت الحكومات الأجنبية في جميع أنحاء العالم، وعلى رأسها الولايات المتحدة، في إجلاء مواطنيها من مدينة ووهان والمدن المجاورة لها في الصين. لكن الآلاف من الطلاب الأفارقة والعمال والأسر، لا يزالون عالقين في مقاطعة هوبي الوسطى (بدأ الوباء في التفشي من عاصمة مقاطعة هوبي، ووهان). ويطالب البعض حكوماتهم ببذل المزيد من الجهود لمساعدتهم. وتقول تيسيلياني سليمة، وهي طالبة طبّ في جامعة تونجي الطبية ورئيسة رابطة طلاب زامبيا في ووهان: "صحيح أننا أبناء وبنات إفريقيا، لكن إفريقيا غير مستعدة لإغاثتنا رغم أننا في حاجة للمساعدة أكثر من غيرنا". وعاشت سليمة (24 عاماً) في الحجر الصحي لشهر تقريباً. لم يعد للوقت قيمة لدى سليمة؛ إذ باتت تمضي أيامها في النوم ومتابعة آخر الأخبار على تطبيقات التواصل الاجتماعي الصينية. وتلعب الطالبة، الآن، دور الوسيط بين سفارة بلادها وبين 186 طالباً زامبياً يعيشون في الحجر الصحي في ووهان. و يشعر الكثيرون بالقلق من سلامة الأغذية وتوفرها ونقص المعلومات، في المدينة التي شهدت 100 حالة وفاة يومياً هذا الأسبوع. وتراقب سليمة زملاءها من دول أخرى، وكيف أجلتهم دولهم من المدينة، في حين تُرك رجال ونساء بلدها دون عون. فيروس كورونا، وقصص عن التضامن في مدينة ووهان الصينية فيروس كورونا: الرئيس الصيني يحذر من تفشي الفيروس بشكل "متسارع" ويقول طالب، وافق على التحدث شرط عدم الكشف عن هويته: "معظم دول جنوب الصحراء تعاملت مع الوضع بنفس الطريقة". ويتابع: "تقول الدول الإفريقية، سراً وعلانية، إن الصين قادرة على احتواء الموقف، لكن الوضع خرج عن السيطرة. فعندما تسمع الرد الرسمي، ستعلم أن الدول الإفريقية لا تريد إزعاج الصين، نحن لا نمتلك أوراق ضغط". وتعد الصين، حاليا، أكبر شريك تجاري للقارة الإفريقية؛ حيث ازدهرت العلاقات بينهما في السنوات الأخيرة. وأصبحت الصين موطناً لثمانين ألف طالب إفريقي، انتقل العديد منهم إلى وسط الصين، عبر برامج المنح الدراسية. لكن قادة المبتعثين الأفارقة يقولون إن العائلات، صغارا وكبارا، تقطعت بهم السبل في مقاطعة هوبي دون مساعدة تذكر من حكوماتهم. فيروس كورونا: حساء الخفافيش وشائعات أخرى خاطئة عن الفيروس وتقول الفتاة النيجيرية، أنجيلا، التي لم تفصح عن اسمها الكامل: "لا تعيدوننا إلى بلادنا لأن نيجيريا لا تستطيع التعامل مع الوضع". وتضيف: "سأكون ممتنة لو أقرّوا بأن ثمة نيجيريين هنا، لكن يبدو أننا لسنا ضمن أولوياتهم، فلم نتلق أي رد من حكومتنا". اضطرت أنجيلا، الأسبوع الماضي، ولأول مرة منذ 22 يوماً قضتها قيد الإقامة المنزلية، إلى الخروج من شقتها لشراء بعض الضروريات. وتقول في مقابلة عبر الهاتف من شقتها: "المدينة تشبه مدينة الأشباح. عندما غادرت شقتي، لم أكن أعرف ما إذا كان سيُسمح لي بالعودة أم لا؛ إذ يتم فحص درجات حرارة الناس خارج بوابة المبنى". فيروس كورونا: ما أعراضه وكيف تقي نفسك منه؟ تم فحص درجات حرارة طاقم رحلة خطوط طيران جنوب الصين في مطار كينيا الرئيسي في نيروبي في 30 يناير/كانون الثاني، كتبت الجالية الكاميرونية رسالة مفتوحة إلى الرئيس حثت فيها حكومته على إجلاء المواطنين العالقين في مركز تفشي الوباء. إلا أنهم لا يزالون ينتظرون الرد، منذ أسابيع، بحسب دكتور بيسو سكوت نسكي، أحد وجهاء المدينة. ويقول سكوت نسكي إن الجالية غير موحدة حيال الرغبة في الإخلاء، ويضيف أنه يشعر بخيبة أمل بسبب عدم وجود مساعدة من حكومته. وقامت مصر والجزائر وموريتانيا والمغرب وسيشيل بنقل مواطنيها من مقاطعة هوبي في منتصف شهر فبراير/شباط الحالي . وأفادت تقارير بأن دولاً أخرى مثل غانا وكينيا قد تتخذ خطوة مماثلة. "متروكون لمواجهة مصيرنا" أرسلت بعض الدول الدعم المالي لمواطنيها. ويقول رئيس رابطة طلاب ساحل العاج في ووهان، إنه تم منح 490 دولاراً إلى 77 شخصاً من مواطني ساحل العاج في المدينة، بعد أسابيع من المناقشات مع حكومتهم. لكن الكثيرين يشعرون بإحباط شديد من موقف حكومتهم. وأرسلت غانا مساعدة مالية لمواطنيها، حسبما ذكرت بعض التقارير. وتقول سليمة: "إن البقاء هنا لا يضمن سلامتنا. لكننا في دولة تمتلك مرافق طبية أفضل". يعد معهد باستور دي داكار في السنغال أحد المختبرات التي تمتلك الكواشف اللازمة لاختبار العينات وقال طالب، وافق على التحدث بشرط عدم الكشف عن هويته: "نشعر بأننا تُركنا لمواجهة مصيرنا وحدنا، ومن الواضح أن الصينيين شعروا بالانزعاج من إجلاء الأمريكيين لمواطنيهم؛ إذ يعتقدون أن ذلك خلق ذعراً". وأضاف: "هناك زيادة في عدم الثقة بالسلطات هنا". وتقول هانا رايدر، التي تدير شركة استشارية للتنمية الدولية: "إن قرار الإجلاء ليس له علاقة بمسألة التضامن مع الصين، بل كل دولة تتحمل مسؤولية مواطنيها أينما كانوا، بما في ذلك في الصين". أما سينوا، الذي لا ينوي العودة إلى الكاميرون، فيقول: "إن فكرة العودة سيئة وخطيرة. كان الخوف الأكبر لديَّ من الفيروس نفسياً وعاطفياً، والعودة إلى الوطن خيار مستبعد في الوقت الحالي".
https://www.bbc.com/amharic/news-49706065
https://www.bbc.com/arabic/world-49701967
አንድ የዘራፊዎች ቡድን ወደ ቤተ-መንግሥቱ ሰብሮ በመግባት ይህንን ድንቅ የጥበብ ስራ ሰርቀዋል ሲል ፖሊስ አስታውቋል። አገልግሎት ይሰጥ የነበረው ይህ መጸዳጃ ቤት መቀመጫ (ሲንክ) አሜሪካ የሚል ስያሜ ተሰጥቶት የነበረ ሲሆን ጎብኚዎች ወደ ቤተ-መንግሥቱ ሲመጡ መጠቀም ይችሉ እንደነበር ተገልጿል። • በፈረንጅ "ናይት ክለብ" ጉራግኛ ሲደለቅ • እራስን ለማጥፋት ከማሰብ ወደ ሚሊየነርነት መቀመጫው እስካሁን የት እንዳለ ባይታወቅም ከጉዳዩ ጋር በተያያዘ ግን አንድ የ66 ዓመት ግለሰብ በቁጥጥር ስር መዋሉ ታውቋል። ዘራፊዎቹ የሽንት ቤት መቀመጫውን ነቅለው ሲወስዱ የውሃ ማስተላለፊያው በመፈንዳቱ ክፍሉ በውሃ መሞላቱን ፖሊስ አስታውቋል። ባለፍነው ሐሙስ በቤተ-መንግሥቱ በተከፈተው የስነ-ጥበብ ኤግዚቢሽን ለህዝብ ቀርቦ የነበረው የወርቅ የመጸዳጃ ቤት መቀመጫ (ሲንክ) የተሰራው በጣልያናዊው አርቲስት ማውሪዚዮ ካቴላን ነበር። የእንግሊዙ ታዋቂ የቀድሞ ጠቅላይ ሚንስትር ሰር ዊንስተን ቸርችል የተወለዱበትና የ18ኛው ክፍለዘመን ስሪት የሆነው ቤተ-መንግስሥት በዓለም ቅርስነት ተመዝግቧል። ነገር ግን ከስርቆቱ በኋላ ምርመራው እስኪጠናቀቅ በማለት ለጎብኚዎች ዝግ እንዲሆን ተደርጓል። • ድሬ ዳዋ ስለሚገኙት የለገ ኦዳ የዋሻ ሥዕሎች ያውቃሉ? • መጻሕፍትን ማንበብና መጻፍ ለአዕምሮ ጤና ጉዳዩን በቅርበት እየተከታተሉት የሚገኙት የፖሊስ መርማሪ ጄስ ሚልን እንደገለጹት ከወርቅ የተሰራውን የመጸዳጃ ቤት መቀመጫ ለመስረቅ ዘራፊዎቹ ቢያንስ ሁለት መኪናዎችን ተጠቅመዋል። ''እስካሁን ንብረቱን ማስመለስ ባንችልም የምርመራ ስራችንን አጠናክረን ቀጥለናል። በቅርቡም ውጤት እንደምናገኝና ተጠያቂዎቹን ህግ ፊት እንደምናቀርብ ተስፋ አደርጋለሁ።'' ብለዋል። ከወርቅ የተሰራው የመጸዳጃ ቤት መቀመጫ እ.አ.አ. በ2017 ለአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ በስጦታ መልክ እንዲወስዱት ተጠይቀው ነበር።
اللصوص سرقوا المرحاض الذهبي من معرض فني في قصر بلينهايم وقالت شرطة تايمز فالي، إن عصابة غير معروفة نجحت في سرقة العمل الفني من القصر الفخم في وودستوك بعد اقتحامه فجرا حوالي الساعة 4:50 بتوقيت غرينتش. وكان المرحاض جزءا من معرض فني للفنان التصويري الإيطالي موريزيو كاتيلان، والذي تم افتتاحه يوم الخميس. ولم يعثر على المرحاض، الذي يحمل اسم أمريكا، كما لم يصب أحد بأذى، لكن الشرطة اعتقلت رجلا يبلغ من العمر 66 عاما، يُعتقد أنه على علاقة بالسرقة. وقالت الشرطة إن عملية السطو تسببت في "أضرار فادحة وفيضان من المياه داخل القصر" لأن المرحاض كان تم توصيله بالفعل بشبكة المياه في المبنى. ترامب "طلب من متحف أمريكي لوحة لفان جوخ فعرض عليه قاعدة مرحاض" طلاق بسبب مرحاض أوراق مرحاض نازية للبيع في مزاد ويعود تاريخ قصر بلينهايم إلى القرن الثامن عشر، وهو أحد المواقع المصنفة ضمن التراث العالمي ومسقط رأس رئيس وزراء بريطانيا السابق ونستون تشرشل. وتم إغلاقه حاليا بينما تستمر التحقيقات. وقال المحقق جيس ميلن: "إن القطعة الفنية المسروقة عبارة عن مرحاض ذو قيمة عالية مصنوع من الذهب كان معروضا في القصر". وأضاف: "نعتقد أن مجموعة من الجناة استخدموا سيارتين على الأقل أثناء ارتكاب الجريمة". وأكد "لم نتمكن من استرداد العمل الفني في هذا الوقت ولكننا نجري تحقيقا شاملا للعثور عليه وتقديم المسؤولين عنه إلى العدالة". ونشر قصر بلينهايم تغريدة قال فيها إنه سيغلق حتى الساعة الثانية ظهرا بتوقيت غرينتش على الأقل بسبب "حادث غير متوقع". وقد عرض المرحاض الذهبي الشهير على الرئيس الأمريكي دونالد ترامب، في عام 2017.
https://www.bbc.com/amharic/48768238
https://www.bbc.com/arabic/world-48767329
ይህንን ቃሏን የሰጠቸው ሂውማን ራይትስ ዎች እና ትራያል ኢንተርናሽናል ባደረጉት ምርመራ ፕሬዝዳንት ያህያ ጃሜህ ፈፀሟቸው በተባለው ጾታዊ ትንኮሳና መደፎሮችን ባጋለጠው ዝርዝር ሪፖርት ላይ ነው። ፋቱ ጃሎው ፕሬዝዳንቱን ስታገኛቸው የቁንጅና ውድድሩን በበላይነት አሸንፋ የነበረ ሲሆን እድሜዋም 18 ነበር። ይህንን ውድድር ባሸነፈችበት ወር ፕሬዝዳንቱ እንደ አባት እየመከሩ የተለያዩ ስጦታዎችን እና ገንዘብ እየሰጧት አክለውም ቤተሰቦቿ በሚኖሩበት አካባቢ ውሃ እንዲገባ በማስተባበር ቅርበታቸውን አጠናከሩ። • ሳፋሪኮም የተጠቃሚዎችን መረጃ በማውጣት ተከሰሰ • “የኢህአፓና መኢሶን ነገር አማራ ክልል ላይ ሊከሰት ይችላል ብዬ ነበር” • ዶ/ር አምባቸው በሌሎች አንደበት ከዛም ትላለች ፋቱ ለፕሬዝዳንቱ ድጋፍ ለማሰባሰብ በተዘጋጀ በአንድ የእራት ግብዣ ላይ የጋብቻ ጥያቄ አቀረቡላት። ፋቱ ግን ጥያቄውን በመቃወም በእራት ግብዣው ላይ ለመስራት የወሰደቻቸውን ኃላፊነቶችን ሰረዘች። በ2015 ሰኔ ወር ላይ ግን በፕሬዝዳንቱ ቤተመንግሥት በተካሄደ ሀይማኖታዊ ፕሮግራም ላይ እንድትገኝ ተጠየቀች። ቤተመንግሥቱ እንደደረሰች ግን የተወሰደችው ወደ ፕሬዝዳንቱ የግል መኖሪያ ነው። "ምን እንደሚፈጠር ግልፅ ነበር" ትላለች ፋቱ፤ ፕሬዝዳንቱ የጠየቁትን እምቢ በማለቷ መናደዳቸውን በማስታወስ። ከዛም በጥፊ እንደመቷትና መርፌ እንደወጓት ታስታውሳለች። ቀጥሎም ደፈሯት። ቢቢሲ ያህያ ጃሜህን በስደት በሚኖሩበት ኢኳቶሪያል ጊኒ ስለቀረበባቸው ክስ ለማነጋገር ሞክሮ ነበር። የፓርቲያቸው ቃል አቀባይ የቀድሞ ፕሬዝዳንት ላይ የቀረበውን ክስ በአጠቃላይ ክደዋል። ቃል አቀባዩ ኡስማን ራምቦ ጃታ ለቢቢሲ በላኩት መግለጫ "እንደፓርቲ እና እንደ ጋምቢያ ህዝብ በቀድሞው ፕሬዝዳንት ላይ በሚቀርቡ መሠረተ ቢስ ውንጀላዎች ተሰላችተናል" ብለዋል። "የቀድሞው ፕሬዝዳንት ለእንዲህ አይነቱ ውሸትና የጥላቻ ዘመቻ መልስ ለመስጠት ጊዜ የላቸውም። የተከበሩ፣ ፈጣሪያቸውን የሚፈሩ፣ አማኝ ለጋምቢያ ሴቶች ክብር ያላቸው ናቸው" ሲሉ የተናገሩት ደግሞ የፓርቲው ምክትል ሊቀመንበር ናቸው። ጃሎ ለቢቢሲ ፕሬዝዳንቱን ፍርድ አደባባይ ለማቆም እንደምትፈልግ ተናግራለች። "ይህንን ታሪኬን ለመደበቅ፣ ለማጥፋት ሞክሬያለሁ፤ የታሪኬ አካል እንዳልሆነ ለማድረግ ጥሬያለሁ" "እውነታው ግን አልቻልኩም፤ አሁን ለመናገር የወሰንኩት ታሪኬን በመናገር ያህያ ጃሜህ የሰሩትን እንዲሰሙ ስለፈለኩ ነው።" አክላም በጋምቢያ ሀቅና እርቅ አፈላላጊ ኮሚሽን ፊት ቀርባ ለመመስከርም ፈቃደኛ መሆኗን ተናግራለች። ይህ የሀቅና እርቅ አፈላላጊ ኮሚሽን የተቋቋመው በ2016 በፕሬዝዳንት አዳማ ባሮው ሲሆን በያህያ ጃሜህ የ22 ዓመት አስተዳደር ወቅት የተጸፀሙ ጥፋቶችን ይመረምራል።
فاتو جالو، 23 عاما، تعيش في كندا وتتهم جامع باغتصابها عام 2015. وجاءت شهادتها في تقرير لمنظمتي هيومن رايتس ووتش وتريل انترناشونال، والذي يعرض بالتفصيل واقعة اغتصاب جنسي أخرى يُزعم ضلوع جامع فيها. وحاولت بي بي سي الاتصال بجامع، الذي يعيش الآن في المنفى في غينيا الاستوائية، لسؤاله عن تلك الاتهامات. ونفى متحدث باسم حزب التحالف الوطني لإعادة التوجيه والبناء الذي ينتمي إليه جامع، جميع الاتهامات الموجهة ضده. وقال عثمان رامبو جاتا، المتحدث باسم الحزب، في بيان مكتوب أرسله إلى بي بي سي، "نحن كحزب، والشعب الغامبي سئمنا من استمرار الادعاءات التي لا أساس لها ضد رئيسنا السابق." وقال نائب زعيم الحزب حاليا "ليس لدى الرئيس السابق أي وقت للرد على حملات الكذب وتشويه السمعة. إنه زعيم محترم للغاية يتقي الله ولا يملك شيئا ويحترم نساءنا الغامبيات". وقالت ملكة جمال غامبيا لبي بي سي، إنها تريد لقاء جامع، 54 عاما، في المحكمة حتى يواجه العدالة. وأضافت فاتو جالو: "لقد حاولت حقا إخفاء القصة ومحوها والتأكد من أنها ليست جزءا من حياتي". وتابعت "واقعيا لم أتمكن من ذلك، قررت أن أتحدث الآن لأنه حان الوقت لرواية القصة والتأكد من أن يحي جامع يسمع عما اقترفه". وأكدت على أنها تريد أيضا الإدلاء بشهادتها أمام لجنة الحقيقة والمصالحة والتعويض في غامبيا، التي أنشأها الرئيس أداما بارو، الذي فاز في الانتخابات في ديسمبر/كانون الأول 2016. وتحقق هذه اللجنة في انتهاكات حقوق الإنسان التي يُزعم أنها وقعت خلال حكم جامع الذي استمر حوالي 22 عاما، وتتضمن الانتهاكات تقارير عن عمليات القتل خارج نطاق القانون والتعذيب والاحتجاز التعسفي. تم إجبار جامع على ترك الحكم في يناير/كانون الثاني 2017، بعد خسارة الانتخابات الرئاسية. وتم إجبار جامع على ترك الحكم في يناير/كانون الثاني 2017، بعد صراع مع الرئيس المنتخب ورفض ترك الرئاسة رغم الهزيمة في الانتخابات، وأرسلت قوى إقليمية قوات عسكرية إلى غامبيا لإجباره على التخلي عن السلطة. محامو غامبيا يدينون تمسك جامع بالسلطة غامبيا تحقق في اتهام رئيسها السابق بسرقة 50 مليون دولار "إكواس" تمنح يحي جامع فرصة أخيرة لتسليم السلطة في غامبيا "رفض الزواج" قالت ملكة الجمال إنها كانت تبلغ من العمر 18 عاما، عندما التقت بالرئيس السابق، بعد فوزها في مسابقة ملكة جمال في العاصمة بانغول، عام 2014. وقالت إن الرئيس كان بمثابة الأب لها خلال الأشهر التالية، وقدم لها المشورة والهدايا والمال، وكذلك توصيل المياه النظيفة إلى منزل عائلتها. وحسب رواية فاتو جالو، استمرت العلاقة حتى طلب منها الزواج، أثناء عشاء عمل نظمه مساعد للرئيس، لكنها رفضت عرضه ورفضت إغراءات أخرى من مساعده للموافقة على العرض. وقالت إن مساعد الرئيس أصر بعد ذلك على حضورها حفلا دينيا في مقر الحكم ستيت هاوس، في يونيو/حزيران 2015، بصفتها ملكة جمال. لكن عندما وصلت إلى الحفل، تم نقلها إلى الجناح الخاص بالرئيس. وقالت "كان واضحا ماذا سيحدث بعد ذلك"، ووصفت حالة الرئيس بأنه كان غاضبا لرفضها إياه. وتقول ملكة الجمال إن جامع صفعها وحقنها في ذراعها بإبرة. وأضافت بعد ذلك "دفعني على ركبتي، وشد ثوبي ومارس اللواط معي". "فتيات البروتوكول" وتقول الفتاة إنها بعد ذلك حبست نفسها في منزلها لمدة ثلاثة أيام، ثم قررت الفرار إلى السنغال المجاورة. وتضيف أنه بمجرد وصولها إلى العاصمة السنغالية داكار، طلبت مساعدة من مختلف منظمات حقوق الإنسان وبعد أسابيع، حصلت على الحماية وتم نقلها إلى كندا، حيث تعيش هناك منذ ذلك الحين. تقول منظمتا هيومن رايتس ووتش وتريل انترناشونال إن جامع كان لديه نظام يسيء معاملة النساء، حيث تم منح بعضهن مرتبات كما عملن في مقر الحكم تحت مسمى "فتيات البروتوكول"، للقيام بأعمال كتابية لكن كنا دائما على أهبة الاستعداد كي يمارس الرئيس الجنس معهن. ولم تستطع بي بي سي التحقق من هذا الادعاء، لكن مسؤولا سابقا في غامبيا، تحدث شريطة عدم الكشف عن هويته، قال إنه على علم "بأشياء غير لائقة" كانت تحدث في الرئاسة: "كان معظم موظفي البروتوكول من النساء وتم التعاقد معهن لإرضاء نزوات الرئيس". صور جامع مازالت معلقة في مسقط رأسه مدينة كانيلاى رغم أنه يعيش في المنفى. وتذكر هذا المسؤول أنه رأى ملكة الجمال السابقة في مقر حكم الرئيس، وأحيانا في "ساعات غريبة". وقالت امرأة أخرى، تم تعيينها كموظفة بروتوكولات في سن 23 عاما، لهيومن رايتس ووتش إنها أُجبرت على ممارسة الجنس مع الرئيس جامع في عام 2015. وكشفت المرأة، التي طلبت عدم الكشف عن اسمها، أن الرئيس اتصل بها يوما وطلبها إلى غرفته، وقالت "بدأ يخلع ملابسي وقال إنه كان يحبني، وأنه سوف يفعل أي شيء لي ولعائلتي، وأنني يجب أن لا أخبر أحدا وإلا سوف أواجه العواقب". وأضافت: "شعرت أنه ليس لدي خيار. في ذلك اليوم نام معي بدون أي وسيلة حماية". "بعضهن شعر بالفخر" وقالت امرأة أخرى عملت ضابطة في البروتوكول الرئاسي "كن يعرفن أنه إذا تم استدعاء إحداهن، فإنه لممارسة الجنس." وقالت لهيومن رايتس ووتش، شريطة عدم الكشف عن هويتها: "البعض أراد ذلك. لقد شعرن بالفخر أو أردن المال". ووصفت كيف تعرضت للاعتداء الجنسي من جانب الرئيس في منزله الصيفي، كانيلاي ، في عام 2013 عندما كان عمرها 22 عاما. وتقول :"ذات ليلة استدعتني مساعدة للرئيس وطلبت مني أن أذهب معها إلى شقته الخاصة. وهناك طلب مني خلع ملابسي". وأضافت: "أخبرني أنني كنت صغيرة وأحتاج إلى حماية، لذلك أراد أن يغمرني بالماء المقدس". وقالت إنه في لقاء في اليوم التالي، بدأت تبكي عندما بدأ جامع في لمس جسدها، ما أغضبه وأبعدها. جامع مع زوجته زينب إبان حكمه للبلاد وتقول إنها أُقيلت من وظيفتها فيما بعد كما أُلغيت منحة دراسية وعدوها بها. وصرح الأمين التنفيذي للجنة المصالحة بابا جالو، لبي بي سي بأن اللجنة، التي بدأت عملها منذ ثمانية أشهر، ستركز في سبتمبر/أيلول المقبل على العنف الجنسي. وقال "نحن على علم بادعاءات تتعلق بالرئيس السابق لكننا لم نستمع إلى الضحايا على الإطلاق. التحقيقات بدأت بالفعل لكن في هذه المرحلة لا يمكننا تحديد من هو الضالع وعدد الضحايا" وتسعى ملكة الجمال السابقة إلى توفير مناخ تشعر فيه النساء بأمان أكبر للحديث عن الاغتصاب والاعتداء الجنسي، وتقول: "إنه شيء يحدث خطوة تلو الأخرى، والخطوة الأولى هو الاعتراف بحدوث ذلك." وقالت لبي بي سي "عندما يتحدث الكثير من النساء تصبح الأوضاع أكثر أمانا". قال الرئيس بارو إنه سينتظر تقرير لجنة المصالحة قبل النظر فيما إذا كان سيواصل العمل على تقديم طلب إلى غينيا الاستوائية لتسليم جامع.
https://www.bbc.com/amharic/news-50120799
https://www.bbc.com/arabic/science-and-tech-50097391
አውስትራሊያዊያን ተመራማሪዎች ከ52 ሰዎች የተወሰደ ናሙና ላይ ተመስርተው ባካሄዱት ምርምር በሳምባቸው ውስጥ የተገኘው የስብ ክምችት መጠን እንደ ሰውነታቸው የክብደት መጠን መጨመሩን ያመለክታል። • "ወፍራም ሴቶች ለአገርም ለቤተሰብም ሸክም ናቸው" የግብፅ የቴሌቪዥን ጋዜጠኛ • ቁርስ የቀኑ እጅግ አስፈላጊ ምግብ ነውን? አጥኚዎቹ እንዳሉት ግኝቱ ላልተመጣጠነና ከመጠን በላይ ለሆነ ውፍረት የተጋለጡ ሰዎች፤ እንደ አስም ላሉ የመተንፈሻ አካል የጤና ችግሮች የመጋለጣቸው እድል ሰፊ እንደሆነ ያስረዳል። የመተንፈሻ አካል ባለሙያዎች በበኩላቸው ሰዎቹ ክብደት ሲቀንሱ ችግሩ ይስተካከል እንደሆነ ጥናቱ ቢመለከተው መልካም ነው ሲሉ አስተያየታቸውን ሰጥተዋል። በአውሮፓ ሪስፓራቶሪይ ጆርናል ላይ የታተመው ይህ ጥናት፤ ተመራማሪዎቹ ለምርምራቸው ከሞቱ ሰዎች የተለገሱ ሳንባዎችን በናሙናነት ተመልክተዋል። በዚህም መሠረት 15 የሚሆኑት አስም ያልታየባቸው ሲሆን 21ዱ የጤና ችግሩ ታይቶባቸዋል። ይሁን እንጂ ሕይወታቸው ያለፈው በሌሎች ምክንያቶች ነበር። 16 የሚሆኑት ግን በዚሁ ችግር ሕይወታቸው ማለፉን ጥናቱ አሳይቷል። ተመራማሪዎቹ በዝርዝር ለማጥናት ከተወሰዱ የሳንባ ናሙናዎች 1400 የሚሆኑ የአየር ማስተላለፊያ ቧንቧዎች ላይ በማይክሮስኮፕ ጥልቅ ምርመራ አድርገዋል። በዚህም መሠረት ተመራማሪዎቹ በአየር ማስተላላፊያ ቧንቧዎች ግድግዳ ላይ የስብ ክምችት ያገኙ ሲሆን ችግሩ በተለይ ከመጠን በላይ የወፈሩ ሰዎች ላይ ታይቷል። በመተንፈሻ ቧንቧው ላይ የስብ ክምችቱ እየጨመረ መምጣቱም፤ ጤናማ ለሆነው የአተነፋፈስ ሥርዓት መዛባትና የሳንባ መቆጣት እንደሚከሰት የማስጠንቀቂያ ደወል ነው ተብሏል። በጥናቱ ላይ የተሳተፉት በምዕራብ አውስትራሊያ ዩኒቨርሲቲ ተባባሪ ፕሮፌሰር የሆኑት ዶክተር ፒተር ኖቤል "ያልተመጣጠነ ወይም ከመጠን በላይ ውፍረት ከአየር ቧንቧ ከሚከሰት የጤና ችግር ጋር የተያያዘ ሲሆን በጣም ከባድ የሆነ የጤና ችግር ሊያስከትል ይችላል" ብለዋል። የጤና እክሉ ከመጠን በላይ በሆነ ውፍረት ምክንያት በሳንባ ላይ በሚፈጠር ጫና ወይም ከውፍረቱ ጋር ተያይዞ በሚመጣ የሳንባ መቆጣት ጋር ሊያያዝ ይችላል። ይሁን እንጂ ዶክተር ፒተር እንደሚሉት ሌላ ምክንያትም ሊኖረው እንደሚችል በጥናቱ ተጠቁሟል። "በአየር ቧንቧ ግድግዳ ላይ ያለው የስብ ክምችት፤ የአየር መተላለፊያ ቦታን በመያዝ በሳንባ ላይ መቆጣትን እንደሚያስከትል በጥናቱ ደርሰንበታል" ብለዋል ዶክተር ኖቤል። • ሳናውቀው በሰውነታችን ውስጥ የሚከማች አደገኛ ስብ • በፈረንሳይ ክብደት ይቀንሳል በተባለ መድሃኒት እስከ 2ሺህ ሰዎች ሞተዋል ተባለ ይህም የአየር ቧንቧው እንዲወፍር በማድረግ ወደ ሳንባችን የሚገባውንና የሚወጣውን አየር መጠን በመገደብ፤ የመተንፈሻ አካል የጤና ችግር አመላካች ነው ብለዋል። የአውሮፓ የመተንፈሻ አካላት ጤና ማህበር አባል የሆኑት ፕሮፌሰር ቴሪ ትሩስተር እንዳሉት በክብደት መጠን መጨመርና በመተንፈሻ አካል የጤና ችግሮች መካከል ያለውን ግንኙነት ለማሳየት ጥናቱ ጠቃሚ ነው፤ ምክንያቱም ከልክ በላይ ውፍረት ለእንደዚህ ዓይነት የጤና ችግሮች ምልክት መሆኑን ሲያመላክት በተለይ አስም ላለባቸው ሰዎች ችግሩ የከፋ ይሆናል። ጉዳዩ በጣም ወፍራም ሰዎች ሥራ ሲሠሩና ስፖርታዊ እንቅስቃሴ ሲያደርጉ ቶሎ ቶሎ መተንፈስ እንደሚፈልጉ ከመመልከትም በላይ ነው ይላሉ። በመሆኑም ክብደት ሲቀነስ የስብ ክምችቱም እየቀነሰ ይመጣ እንደሆነ ለማወቅ ሌላ ጥናት መሥራት ቢያስፈልግም፤ በተለይ የአስም ታማሚዎች ጤናማ የሰውነት ክብደት እንዲኖራቸውም ጥረት ማድረግ ይኖርባቸዋል ሲል ጥናቱ አሳስቧል። በእንግሊዝ ቶራሲስ ሶሳይቲ ኮሚቴ ኃላፊ የሆኑት ዶክተር ኦልሳቤት ሳፔይ በበኩላቸው የሰውነት ክብደት ከአየር ቧንቧ ችግር ጋር መገናኘቱን ያሳየ የመጀመሪያው ጥናት መሆኑን ገልፀዋል። "በአገር አቀፍም ሆነ በዓለም አቀፍ የሚታየውን ከልክ በላይ ለሆነ ውፍረት የሚጋለጡ ሰዎች ቁጥር መጨመርን ስንመለከት፤ የአስም ሕመም ምን ያህል ከባድ የጤና እክል እንደሆነ ለመረዳት ያስችላል" የሚሉት ዶክተር ኤልሳቤት፤ የአስም ሕመምን ለማከምም የሚረዱ ዘዴዎችን ለመለየት ጥናቱ ያግዛል ብለዋል። "ጥናቱ በተወሰነ መልኩ የተሠራ ነው፤ ነገር ግን ሰፊ ቁጥር ባላቸው ህሙማን ላይ እና በሌሎች የመተንፈሻ አካል የጤና ችግሮች ጋር በስፋት መመልከት አለብን" ሲሉ አክለዋል።
وعكف الباحثون على فحص رئاتِ عينة من 52 شخصا، ووجدوا أن كمية الدهون تزداد باطراد مع مؤشر كتلة الجسم. ويرى العلماء أن تلك الكشوف قد تساعد في تفسير سبب زيادة احتمال تعرُّض ذوي الأوزان الزائدة أو مَن يعانون السمنة لخطر الإصابة بداء الربو. ويتطلع أخصائيون في علاج الرئة إلى الوقوف على ما إذا كان الأثر سيزول حال فقدان الوزن. زيادة خطر التعرض للإصابة في دراسة نشرتها الدورية الأوروبية للجهاز التنفسي، قام علماء بفحص رئات عدد من حديثي الوفاة كانوا قد تبرعوا بها قبل وفاتهم. مواضيع قد تهمك نهاية وكان 15 من أصحاب تلك الرئات المفحوصة يعانون داء الربو، بينما كانت وفاة 21 جراء الإصابة بأمراض أخرى، وكانت وفاة 16 منهم جراء الربو. ولجأ الباحثون إلى استخدام الصبغات لعمل تحاليل مفصلة لنحو 1,400 من قنوات التنفس في الرئات المفحوصة تحت الميكروسكوب. وعثر الباحثون على أنسجة دهنية مترسبة على جدران قنوات التنفس، بكثافة أعلى لدى ذوي المؤشرات الأعلى في كتلة الجسم. ويقول العلماء إن زيادة الدهون المترسبة تغيّر التركيب الطبيعي لقنوات التنفس وتتسبب في التهاب الرئة بما يفسر زيادة خطر الإصابة بداء الربو لدى الأشخاص ذوي الوزن الزائد أو أولئك الذين يعانون السمنة. ضغط مباشر يقول الأستاذ المساعد بجامعة ويسترن أستراليا في مدينة بيرث، بيتر نوبل، إن "المعاناة من السمنة أو الوزن الزائد مرتبطة بالفعل بالإصابة بداء الربو أو بأعراض متأزمة للربو". ويضيف نوبل، الذي شارك في الدراسة: "يقترح الباحثون أن الرابط يمكن تفسيره بالضغط المباشر الذي يسببه الوزن الزائد على الرئة أو يمكن تفسيره بالزيادة العامة في الالتهاب الناجم عن الوزن الزائد". لكنه استدرك قائلا إن الدراسة تقترح "آلية أخرى يمكن أن تكون هي الأخرى تلعب دورا". وأضاف: "لقد وجدنا أن الدهون الزائدة تتراكم على جدران قنوات التنفس، حيث تحتل مساحة متزايدة وتعمل فيما يبدو على زيادة الالتهاب في الرئة". وأضاف نوبل: "نعتقد أن ذلك يتسبب في تغليظ قنوات التنفس بما يؤثر على سهولة مرور الهواء دخولا وخروجا من الرئة وهو ما قد يفسر جزئيا على الأقل احتداد أعراض الربو". أهمية رئيسية قال رئيس الجمعية الأوروبية للتنفس، تيري تروسترز: "هذا كشف في غاية الأهمية بخصوص علاقة وزن الجسم والأمراض التنفسية؛ لأنه يُظهر كيف يؤدي الوزن الزائد أو السِمنة إلى احتداد أعراض الربو لدى المصابين به". وأضاف: "يأتي ذلك علاوة على الملحوظة الخاصة بأن مرضى السمنة يحتاجون إلى ممارسة تمارين التنفس". وتابع تروسترز بأن الدراسة "تشير إلى تغييرات حقيقية تطرأ على قنوات التنفس حال الإصابة بالسِمنة". ونبه إلى أن هناك حاجة إلى مزيد من البحث لمعرفة ما إذا كانت هذه الترسيبات للأنسجة الدهنية يمكن أن تزول بتراجع الوزن، على أن مرضى الربو ينبغي مساعدتهم للوصول إلى وزن صحي. وقالت إليزابيث سايبي، من جمعية الصدر البريطانية إن هذه هي المرة الأولى التي يظهر فيها أثر وزن الجسم على تركيب قنوات التنفس في الرئة. "وفي ظل زيادة معدلات الإصابة بالسمنة محليا ودوليا، تظهر الأهمية الرئيسية التي يمكن أن تنطوي عليها الدراسة في مساعدتنا على إيجاد طرق جديدة لعلاج الربو". وتضيف إليزابيث: "ليست هذه سوى دراسة واحدة، ونحن بحاجة إلى تعزيز نتائجها على عدد أكبر من المرضى، ومن خلال أمراض رئوية أخرى".
https://www.bbc.com/amharic/news-54662206
https://www.bbc.com/arabic/world-54666688
ግለሰቡ በተለይም ታዳጊ ህፃናትን ሲደፍር እንደነበር የተገለፀ ሲሆን የፈረንሳይ ድንበርንም ሲያቋርጥ ነው የተያዘው። የፈረንሳይ የወንጀለኞች አዳኝ ቡድን ቢኤንአርኤፍ ግለሰቡን ባለፈው ሳምንት አርብ ሩመርሺም ለ ሃውት በሚባል ቦታ ይዞታል። ግለሰቡ ወሲባዊ ጥቃቱን በአብዛኛው ያደረሰው የፍቅር አጋሮቹ ታዳጊ ልጆች ላይ ሲሆን ለበርካታ አመታትም ሲፈፅመው የነበረ ነው ተብሏል። መረጃውም እንደሚያሳየው ከጎሮጎሳውያኑ 2000-2014 ድረስ ነው ይህንን ተግባር ሲፈፅም የነበረው። በጀርመን 122 ክሶች እንደተከፈቱበት ገልጿል። ግለሰቡ ከተጠረጠረባቸው ወንጀሎች መካከል በልጁ ላይ ተደጋጋሚ ጥቃት በማድረስ ነው። ለአመታትም ያህል ልጁን በመድፈር ተጠርጥሮም ክስ እንደቀረበበት የፈረንሳይ ሚዲያዎች ዘግበዋል። ተጠርጣሪው ወደ ፈረንሳይ የገባው ከሶስት ሳምንት በፊት መሆኑን መረጃ የሰሙት የጀርመን ባለስልጣናት ለፈረንሳይ አሳወቁ። በመጨረሻም ያለበት ትክክለኛ ቦታ የታወቀ ሲሆን ከሳምንት በኋላም በቁጥጥር ስር መዋሉ ተገልጿል። በአሁኑ ወቅት ኮልማር በሚባል የፈረንሳይ ግዛት የሚገኝ ሲሆን ወደ ጀርመንም ተላልፎ ይሰጣል ተብሏል።
يقول مسؤولون إنه جرى حتى الآن فتح 122 تحقيقا ضد المشتبه به في ألمانيا وقالت الفرقة الوطنية الفرنسية للبحث عن الهاربين إنها تحفظت على ذلك المشتبه به يوم الجمعة الماضي في منطقة روميرشايم-لو-هاوت قريبا من مدينة ميلوز القريبة من الحدود السويسرية والألمانية. وكان الرجل مطلوبا بسبب قضايا تتعلق باعتداءات جنسية، لا سيما على أطفال شريكاته، بين عامي 2000 و2014. ويقول مسؤولون إنه جرى حتى الآن فتح 122 تحقيقا ضده في ألمانيا. وذكرت تقارير فرنسية أن من بين الجرائم التي يشتبه بارتكابها اغتصاب الرجل ابنته على مدار عدة سنوات. مواضيع قد تهمك نهاية وكانت السلطات الألمانية قد نبهت لأول مرة مسؤولين فرنسيين في السابع من أكتوبر/تشرين الأول، إلى أن المشتبه به تمكن من عبور الحدود إلى داخل فرنسا. وبعد أيام جرى نقل معلومات عن مكانه، ثم ألقي القبض عليه في 16 من أكتوبر/تشرين الأول. ويجري احتجاز الرجل حاليا في مدينة كولمار استعدادا لاتخاذ إجراءات لتسليمه. ولم تقدم السلطات الألمانية تفاصيل أكثر عن قضايا الاعتداء الجنسي المطلوب فيها هذا الرجل.
https://www.bbc.com/amharic/news-54886520
https://www.bbc.com/arabic/world-54897878
የሱዳን ባለስልጣናት በቀጣይ ቀናት እስከ 200 ሺህ ኢትዮጵያውን ድንበር ተሻግረው ወደ ሱዳን ሊገቡ እንደሚችሉ ጠቁመዋል። ጠቅላይ ሚንስትር ዐብይ የትግራይ ልዩ ኃይል በአገር መከላከያ ሠራዊት ሰሜን እዝ ላይ ጥቃት ሰንዝሯል ካሉ በኋላ የአገር መከላከያ ሠራዊት እርምጃ እንዲወስድ ማዘዛቸው ይታወሳል። ሮይተርስ የዜና ወኪል በዘገባው ወደ ሱዳን ድንበር የተሻገሩት ስደተኞች ሲቪል ወይም ወታደራዊ ይሁኑ ያለው ነገር የለም። የስደተኞቹ ቁጥር ትናንት ማክሰኞ 6ሺህ መድረሱን የሱዳን የስደተኞች ኮሚሽን ገልጾ ቁጥሩ ከዚህም ሊለቅ እንደሚችል ስጋቱን አስቀምጧል። ሮይተርስ የአገሬውን የዜና አገልግሎት ጠቅሶ እንደዘገበው 6ሺህ የሚሆኑ ስደተኞች ወደ ሱዳን የዘለቁት ሉቅዲ፣ ቁዳይማህ እና ሐምዳይት በተባሉ የሱዳን ድንበር አካባቢዎች በኩል ነው። ሌሎች በርካታ ስደተኞችም በአትባራ ወንዝ ዳርቻ ወደ ሱዳን ለመሻገር በመጠባበቅ ላይ ናቸው። ሮይተርስ የሱዳን ዜና አገልግሎትን ጠቅሶ ከቀናት በፊት እንደዘገበው ደግሞ የጦርነቱን ማገርሸት ተከትሎ የሱዳን መንግሥት ከኢትዮጵያ ጋር የሚያዋስነውን ድንበር በከፊል እንደዘጋ ጽፎ ነበር። የሱዳን ዜና አገልግሎት እንደሚለው በምሥራቅ ሱዳን አል ቃዳሪፍ ክልል የሚገኘው አስተዳደር ከአማራና ትግራይ የሚያገናኙትን አዋሳኝ ድንበሮችን ላልተወሰነ ጊዜ ዘግቷል። የዜና አገልግሎቱ ዘገባ እንዳተተው በሱዳን በኩል ሁለቱን የኢትዮጵያ ክልሎች በሚያዋስኑ ግዛቶች አሁን ምርት የመሰብሰቢያ ወቅት ስለሆነ የጦርነቱ ዳፋ የስደተኛ ጎርፍ አስከትሎ ገበሬዎችና ማሳቸው ላይ ችግር ሊፈጥር ይችላል። በጎረቤት አገር የሚደረገው ጦርነት ያሳሰበው የሱዳን መንግሥት የደኅንነትና ጸጥታ ጉዳዮች ምክር ቤት ባለፈው ማክሰኞ ልዩ ስብሰባ መቀመጡንና በጉዳዩ ዙርያ መምከሩም ተዘግቧል። የሱዳን የመከላከያ ሚኒስትር ያሲን ኢብራሂም ይህን ስብሰባ ተከትሎ እንዳሉት በጎረቤት አገር ኢትዮያ ያለውን ሁኔታ በአንክሮ እየተከታተሉት እንደሆነና ሁለቱም ተዋጊ ወገኖች ወደ ሰላምና መረጋጋት እንዲመለሱ ማሳሰባቸውን ሱዳን ትሪቡን ዘግቧል። የሱዳን ጠቅላይ ሚኒስተር ቢሮ እንደገለጠው አብደላ ሐምዱክ ለኢትዮጵያ አቻቸው ዐቢይ አሕመድ አራት ጊዜ ያህል እንደደወሉላቸውና ከህወሓት ጋር ለድርድር ዝግጁ እንዲሆኑ እንደወተወቷቸው ይኸው ጋዜጣ ዘግቧል። አቶ ገዱ በሱዳን ይህ በአንዲህ እንዳለ የኢፊዲሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር የነበሩትና በቅርቡ የጠቅላይ ሚኒስትር የብሔራዊ ደኅንነት አማካሪ ሚኒስትር ተደርገው የተመደቡት አቶ ገዱ አንዳጋቸው ሱዳን ገብተዋል ሲሉ የመንግሥት መገናኛ ብዙኃን ዘግበዋል። አቶ ገዱ ወደ ካርቱም ያቀኑት ከጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ የተላከ መልዕክት ለሱዳን ሉዓላዊ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ለሌትናልት ጄኔራል አብዱልፈታህ አልቡርሃን እና ለሱዳን ጠቅላይ ሚኒስትር አብደላህ ሀምዶክ ለማድረስ ነው። አቶ ገዱ ከሌትናልት ጄኔራል አብዱልፈታህ አልቡርሃን እና ጠቅላይ ሚኒስትር አብደላህ ሀምዶክ በኢትዮጵያ ወቅታዊ ሁኔታ ዙርያ መነጋገራቸውም ተዘግቧል።
رجال ميليشيات يقاتلون إلى جانب القوات الفيدرالية في إثيوبيا وتتوقع السلطات في السودان أن يفر إليه قرابة 200 ألف إثيوبي خلال الأيام المقبلة مع استمرار المعارك. وعلى صعيد القتال في تيغراي، قالت الإذاعة الإثيوبية الحكومية إن الجيش قتل 550 من مقاتلي الجبهة الشعبية لتحرير تيغراي مع استمرار الصراع في الولاية الواقعة في أقصى شمال البلاد. ولم تؤكد أي مصادر أخرى محايدة هذا الخبر. ويأتي ذلك في الوقت الذي تشير فيه تقارير إلى سقوط مئات القتلى من الجانبين. مواضيع قد تهمك نهاية وبينما يجري تجهيز مخيم لاجئين لاستيعاب الفارين من القتال، حذرت هيئات إغاثة من أزمة إنسانية تلوح في الأفق. وقرر رئيس الوزراء الإثيوبي آبي أحمد تنفيذ عملية عسكرية في إقليم تيغراي ضد قادة محليين تحدوا الحكومة المركزية. وأثارت المعارك مخاوف من احتمال نشوب حرب أهلية. وقالت وكالة الأنباء الرسمية في السودان "سونا"، نقلا عن مصادر في مفوضية اللاجئين السودانية، إنه من المتوقع وصول أكثر من 200 ألف شخص من إثيوبيا إلى ولاية القضارف في الأيام المقبلة. كما أوضحت الوكالة أن ولاية كسلا شرعت في وضع الترتيبات المطلوبة لاستقبال موجة تدفقات اللاجئين. وقال السر خالد، المسؤول في مفوضية اللاجئين بولاية كسلا، لرويترز في وقت سابق، إن العدد يتزايد على مدار الساعة. وأضاف: "هؤلاء الناس بحاجة إلى مأوى وعلاج طبي وطعام، وهناك نقص كبير"، محذرا من أنه "إذا استمر الصراع، فإننا نتوقع زيادة في تدفق اللاجئين". وأعلنت السلطات الإثيوبية إنها لن تجري أي محادثات سلام مع الحكومة المحلية للإقليم، إلا إذا دمرت جميع المعدات العسكرية وأطلقت سراح المسؤولين الاتحاديين واعتقلت قادة الإقليم. ويقول سكان تيغراي إن حكومة آبي تضطهدهم وتمارس التمييز ضدهم وتتصرف باستبداد في تأجيل الانتخابات الوطنية. وثمة مخاوف من أن تنزلق البلاد إلى حرب أهلية بسبب العداء الشديد بين قبائل تيغراي وآبي أحمد الذي ينحدر من قبائل الأورومو، الأكبر في إثيوبيا. إثيوبيون يطالبون في واشنطن بوقف الحرب في تيغراي. واتهم زعيم الجبهة الشعبية لتحرير تيغراي، ديبريتسيون غبريمايكل، الثلاثاء الحكومة الإريترية المجاورة بشن هجمات على الإقليم. ولكن الحكومة الإريترية والجيش الوطني الإثيوبي نفيا الاتهام. وقال المتحدث باسم لجنة الطوارئ التابعة للحكومة الاتحادية، رضوان حسين، الثلاثاء إنه لا تزال هناك إمكانية للحوار بين الحكومة وسلطات تيغراي. لكنه قال إنه "يجب تدمير الأسلحة التي قيل إن القوات الموالية لجبهة تحرير تيغراي استولت عليها، وإنقاذ الأفراد المحتجزين لدى قوات تيغراي، وتقديم من شنوا الهجمات للعدالة". وقالت الشرطة الاتحادية الإثيوبية إن 17 عسكريا - بينهم مسؤولون كبار - متهمون بالمشاركة في مؤامرة، وذلك عندما هوجمت - كما ادعي - القيادة العسكرية الشمالية الأسبوع الماضي. وقيل إن المسؤولين عطلوا الاتصالات بين القيادة وبقية القوات المسلحة الوطنية. ولم يتضح ما إن كان المشتبه بهم قد ردوا على تلك الاتهامات.
https://www.bbc.com/amharic/news-57167978
https://www.bbc.com/arabic/world-57174092
የጤና ባለስልጣናት ጊዜያቸው የለፈ ክትባቶች መወገዳቸው ሕዝቡ በክትባቱ ላይ ያለውን መተማመን ከፍያደርገዋል ይላሉ እርምጃው ሕብረተሰቡ የሚያገኘው ክትባት ለአደጋ የማያጋልጥ ስለመሆኑ ያረጋግጣል ተብሏል። ማላዊ ይህንን በይፋ ያከናወነች የመጀመሪያዋ አፍሪካዊት አገር ነች። የዓለም ጤና ድርጅት ቀደም ሲል አራት የመጠቀሚያ ጊዜያቸው ያለፈባቸውን ክትባቶች እንዳያስወግዱ አጥብቆ ቢያሳስብም በኋላ ላይ ሃሳቡን ቀይሯል። በማላዊ ክትባቱን የሚውሰዱ ሰዎች ቁጥር በጣም ዝቅተኛ የነበረ ሲሆን እርምጃው የሕዝቡን እምነት እንደሚያሳድገው የጤና ባለሙያዎች ተስፋ አድርገዋል። ወደ 18 ሚሊዮን የሚጠጋ ሕዝብ ያላት አገሪቱ 34,232 ሰዎች በኮሮናቫይረስ ሲያዙባት የ1153 ሰዎችን ህይወት በወረርሽኙ ተነጥቃለች። ማላዊ ከአፍሪካ ሕብረት 102,000 ብልቃጥ የአስትራዜኔካ ክትባት ተቀብላ 80 በመቶ የሚሆነውን ተጠቅማለች። የመጠቀሚያ ጊዜ ያለፈባቸውን ክትባቶች በመለየትም ከስርጭት እንዲወጡ ተደርገዋል። የማላዊ የጤና ዋና ኃላፊ ለቢቢሲ እንደገለፁት ክትባቶቹን ማውደማቸው አሳዛኝ ቢሆንም ጥቅሙ ከሚያስከትላቸው ጉዳቶች ይበልጣል። ዶ/ር ቻርለስ ምዋንሳምቦ በበኩላቸው "ጊዜ ያለፈበት ክትባት ስለመያዛችን መረጃው ሲሰራጭ ሰዎች ወደ ክሊኒካችን ከመምጣት እንደተቆጠቡ አስተውለናል" ብለዋል። "ካላስወገድናቸው በእኛ ተቋማት ውስጥ ጊዜያቸው ያለፈባቸው ክትባቶችን እንደምንጠቀም ካሰቡ ሰዎች ስለሚቀሩ በኮቪድ-19 በጣም ይጎዳሉ።" የማላዊ የጤና ጥበቃ ሚኒስትር ኩምቢዜ ቺፒንዳ ረቡዕ እለት ጊዜ ያለፈባቸው ክትባቶች የማቃጠያ ክፍሉን ሲዘጉ ፎቶግራፍ ተነስተዋል። በዋና ከተማው ሊሎንዌ የሚኖሩ አንዳንድ ሰዎች የክትባቱ ደኅንነት ጉዳይ አስጨንቋቸዋል። "መከተብ ብፈልግም ወደ ሆስፒታል ከሄድኩ ጊዜው ያለፈበት ክትባት እንዳልተሰጠኝ ምን ያህል እርግጠኛ እሆናለሁ?" ሲል በመንግሥት ሥራ የተሰማራው ጃክ ቺቴቴ ለቢቢሲ ተናግሯል። "ሰዎች የደም መርጋት እንዳጋጠማቸው እና አንዳንዶችም ከተከተቡ በኋላ ስለሚሞታቸው ሰምቻለሁ። እነዚያ ሰዎች ውሸትን እየናገሩ ነውን? እውነት ከሆነ ለምን ተመሳሳይ ክትባቶች ይሰጡናል?" በማለት ሌላኛው ነጋዴ ምፋሶ ቺፔንዳ ጠይቋል። በአስትራዛኔካ ክትባት እና አልፎ አልፎ በሚያጋጥመው የደም መርጋት መካከል ያለው ትስስር ያልተረጋገጠ ሲሆን የመከሰት እድሉም ኮቪድ -19 ካለው ስጋት አንጻር አነስተኛ በመሆኑ ሰዎች ከቻሉ ክትባት እንዲወስዱ የጤና ባለሙያዎች ይመክራሉ። በአፍሪካ ውስጥ ጊዜው ያለፈባቸው ክትባቶችን የያዘችው ማላዊ ብቻ አይደለችም። የዓለም ጤና ድርጅት መጀመሪያ ላይ በድጋሚ ጥቅም ላይ መዋል አለመቻላቸውን እስኪያረጋግጥ ድረስ ክትባቱን እንዲይዙ ጠየቆ ነበር። አሁን ግን በአምራቹ መጠቀሚያ ጊዜ ተጽፎባቸው ተመርተው ጊዜው ያለፈባቸው ክትባቶች መወገድ አለባቸው ብሏል። "ክትባቶችን ሳይጠቀሙ ማስወገድ ከክትባት መርሃ ግብር አንፃር የሚያሳዝን ቢሆንም፣ የአገልግሎት ጊዜያቸው ያለፈባቸውን ክትባቶች ከስርጭት ሰንሰለቱ ወጥተው በጥንቃቄ ይወገዱ" ሲል የዓለም የጤና ድርጅት መክሯል። በአሁኑ ጊዜ አገልግሎት ላይ እየዋሉ የሚገኙ ሌሎች ክትባቶች እስከ 36 ወር ድረስ ጥቅም ላይ የመዋያ ጊዜ አላቸው። የኮቪድ-19 ክትባቶች አገልግሎት ላይ መዋል ከጀመሩ ከአንድ ዓመት በታች የሆነ ጊዜ ብቻ ስለሆናቸው ከረጅም ጊዜ በኋላ ስለሚኖራቸው ውጤታማነት ተጨባጭ መረጃ አለመኖሩ ዋነኛው ተግዳሮት ነው ተብሏል። የተወገዱ ክትባቶች
يرى مسؤولو الصحة في مالاوي أن هذا الإجراء سوف يزيد من ثقة الناس في اللقاح وتعتبر مالاوي هي الدولة الأفريقية الأولى التي تتخذ مثل هذا الإجراء علنا. وكانت منظمة الصحة العالمية قد أوصت دول العالم بألا تعدم الجرعات منتهية الصلاحية من اللقاحات، لكنها غيرت توصياتها بعد ذلك. ولا يزال الإقبال على الحصول على اللقاحات المضادة للوباء في مالاوي ضعيفا، لكن العاملين في قطاع الصحة في البلاد يأملون أن يزيد إعدام اللقاحات منتهية الصلاحية ثقة الناس في عملية التحصين. وسجل عدد حالات الإصابة بفيروس كورونا في هذه الدولة التي يبلغ عدد سكانها حوالي 18 مليون نسمة، 34232 حالة مع ارتفاع عدد الوفيات إلى 1153 وفاة. مواضيع قد تهمك نهاية وتسلمت مالاوي 102 ألف جرعة من لقاح أسترا زينيكا من الاتحاد الأوروبي في 26 مارس/ آذار الماضي استخدمت حوالي 80 في المئة منها. لكن تاريخ انتهاء صلاحية اللقاح المدون على الجرعات كان 13 إبريل/ نيسان الماضي، لذلك أُخرحت القوارير من حاويات التبريد. التقطت صور لوزيرة الصحة في مالاوي وهي تغلق غرفة الحرق وقال أمين عام وزارة الصحة في مالاوي تشارلز موانسامبو لبي بي سي إن الوزارة اضطرت للأسف لتحطيم القوارير، لكنه أوضح إلى أن فوائد هذا الإجراء كانت أكثر من أضراره. وأضاف: "عندما انتشرت أخبار عن أن لدينا لقاحات منتهية الصلاحية، لاحظنا تراجع في إقبال الناس على العيادات لتلقي التحصين". وتابع: "إذا لم نحرقهم فكان من الممكن أن يقتنع الناس بأننا نستخدم لقاحات منتهية الصلاحية في منشآتنا الصحية. وإذا لم يأتوا لتلقي التحصين، فسوف يضربهم كوفيد19 بقوة". والتقطت صور لوزيرة الصحة في مالاوي كومبيز شيبوندا وهي تغلق غرفة الحرق يوم الأربعاء. وفي شوارع ليلونغوي، عاصمة مالاوي، هناك من لديه مخاوف حيال مدى الأمان الذي يتمتع به اللقاح. وقال جاك شيتيت، بائع في متجر، لبي بي سي: "أريد أن أتلقى التحصين، لكن ما الذي يضمن لي إذا ذهبت إلى المستشفى أنني لن أُحقن بلقاح منتهي الصلاحية؟" واتفق معه بائع في محل آخر يدعى مفاتسو شيبيندا: "سمعت قصصا كثيرة عن أشخاص أصيبوا بجلطات وآخرين ماتوا بعد تلقي اللقاحات. هل هذا كله كذب؟ وإذا كانت هذه هي الحقيقة، فلماذا يستخدمون معنا نفس اللقاحات؟" كانت قوارير اللقاح تحمل تاريخ انتهاء الصلاحية في إبريل/ نيسان الماضي يأتي ذلك دون أن تظهر أي أدلة علمية دامغة تثبت العلاقة بين لقاح أسترا زينيكا وجلطات نادرة أصيب بها عدد قليل ممن تلقوا اللقاح، كما يقول خبراء في الصحة. ويؤكد الخبراء أن خطر كوفيد19 أكبر بكثير من أي مخاطر محتملة لتناول اللقاح، ناصحين الناس بتلقي اللقاح إذا أتيحت لهم الفرصة لفعل ذلك. وليست مالاوي الدولة الوحيدة في أفريقيا التي لديها لقاحات منتهية الصلاحية. لكن منظمة الصحة العالمية أوصتهم بعدم إعدامها حتى تتأكد مما إذا كان لا يزال من الممكن استخدامهم أم لا. لكن المنظمة تقول في الوقت الراهن إن اللقاحات التي تم استلامها من قبل المصنعين بتاريخ صلاحية محدد لابد من إعدامها بعد انتهاء هذا التاريخ. وقالت المنظمة الدولية: "بينما يُعد إعدام اللقاحات من الأمور المؤسفة في أي برنامج تحصين، توصي منظمة الصحة العالمية باستبعاد الجرعات منتهية الصلاحية من سلسلة التوزيع والتخلص منها بشكل آمن". وتصل صلاحية اللقاحات المستخدمة في الوقت الحالي إلى 36 شهرا، لكن التحدي الحقيقي فيما يتعلق بلقاحات كوفيد19 هو أنها تستخدم منذ أقل من سنة ولا تتوافر بيانات موضوعية عن مدى فاعليتها بعد التخزين لفترة طويلة.