text
stringlengths
414
53.2k
ውድ የስምዐ ጽድቅ ጋዜጣ አዘጋጆች እንደምን ሰነበታችሁ ስሜ ወለተ ገብርኤል ይባላል የምኖረው አሜሪካን ሀገር ሲሆን እድሜዬ ወጣት ከሚባሉት ውስጥ ነው። በዓለማዊ ትምህርት ሁለተኛ ዲግሪ አለኝ በልጅነቴ በቤተ ክርስቲያን ውስጥ አድጌያለሁ ያቺ እርሾ ናት ወደ እናንተ እንድጽፍ ያነሳሳችኝ። ወደ አሜሪካን ሀገር የሔድኩት ዲቪ የደረሰው የድሮ የትምህርት ቤት የክፍል ጓደኛዬን አግብቼ ነው። ያገባሁት አሜሪካን ሀገር ለመሄድ እንጂ የምወደው እና ትዳር መስርቼ አብሬው ለመኖር የምፈልገው የምወደው ሌላ የልጅነት ጓደኛ አለኝ። ያገባሁት ከዚህ ሀገር እንድወጣ ብቻ እንደሆነ ልቤ ቢያውቅም በተቃራኒው አግብቶ የወሰደኝ የክፍል ጓደኛዬ ግን ዛሬም ድረስ የእውነት ጋብቻ ከኔ ጋር እንደፈጸመ ነው የሚያውቀው። እሱን ፈትቼው ፍቅረኛዬን አግብቼ ወደ አሜሪካን ሀገር ለመውሰድ እቅድ አለኝ ይህንንም ከፍቅረኛዬ ጋር ቤተ ክርስቲያን በመሄድ እንደማልከዳው ነገሮች ሲመቻቹ ልጁን ፈትቼ እሱን በማግባት እንደምወስደው ቃል ገብቻለሁና ነው። ውድ የስምዐ ጽድቅ አዘጋጆች አሁን እያስጨነቀኝ ያለው እንደ እውነተኛ ሚስቱ የሚያስበኝ የአሜሪካው ባለቤቴ እንድወልድ ይፈልጋል እኔ ደግሞ ገና የማገባውና የምጠብቀው ሰው ስላለ ይህንን መፈፀም አልችልም። እውነቱን ነግሬው ለመለያየት እጅግ ተቸግሬአለሁ። ምክንያት ፈልጌ ልጣላው ሁሉ ብዙ ሞከርኩ ነገር ግን ለማደርግበት ክፉ ነገር ሁሉ ይቅርታ እያደረገ ያልፈኛል። ኢትዮጵያ ያለው ፍቅረኛዬ ደግሞ የፍቺዬን ቀን በጉጉት እየጠበቀ ነው። የኔም አካል አሜሪካን ይሁን እንጂ ልቤ ኢትዮጵያ ካለው ፍቅረኛዬ ጋር ነው። በዚህ ምክንያት ፍርሃቴ ጨምሮ ቤተ ክርስቲያን መሄድ፣ መጸለይ ሁሉ አቁሜያለሁ። ጥቅም ፍለጋ እንደ ቀልድ የገባሁበት ነገር መውጫ አሳጥቶ እንቅልፍ ነስቶኛልና ከዚህ ጭንቀት እንዴት ልውጣ? እባካችሁ ከጭንቀቴ የምገላገልበትን መንገድ ጠቁሙኝ። ወለተ ገብርኤል በቅድሚያ ከጭንቀቴ የምገላገልበትን መንገድ ጠቁሙኝ ‹‹ጥቅም ፍለጋ የገባሁበት ትዳር መውጫ አሳጥቶኛል›› ብለሽ ላቀረብሽልን ጥያቄ እናመሰግናለን። ይህንን ጥያቄም ልታቀርቢ የቻልሽው አንቺው እንደ ገለጽሽው ዕድገትሽ ወቅት በቤተ ክርስቲያን ውስጥ በመሆኑ ክርስቲያን የሆነ ሰው ሁሉ ለችግሩ መፍትሔ የሚያገኘው ከቤተ ክርስቲያን መሆኑን ኅሊናሽ ስላመነ ነው። ሊቁ ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ በትምህርቱ እንደገለጸው ቅድስት ቤተ ክርስቲያን መንፈሳዊ ሐኪም ቤት ናትና። ለችግሮች ሁሉ መልስ አላት። ወለተ ገብርኤል ጋብቻን ጥንት ጥዋት የመሠረተ እግዚአብሔር መሆኑን በቅድሚያ ማመን ይገባሻል። ለአንድ አዳም አንዲት ሔዋንን ፈጥሮ ጋብቻን የመሠረተ እርሱ ነውና። በጥንተ ጠላት በዲያብሎስ ምክር ይህ ጋብቻን የመሠረተ እርሱ ነውና። በጥንተ ጠላት በዲያብሎስ ምክር ይህ ጋብቻ ቢፈርስም ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በአካለ ሥጋ በቃና ዘገሊላ በዶኪማስ ቤት ተገኝቶ የፈረሰውን ጋብቻ ባርኮና ቀድሶ ዳግም መሥርቷል። ወለተ ገብርኤል በዓለማዊ ትምህርትም ሁለተኛ ድግሪ አለኝ በልጅነቴም እድገቴ ቤተ ክርስቲያን ውስጥ ነው ብለሽናል። የመማር ጥቅሙ ለማወቅ፤ ያወቁትን ለመተግበር ነው። በልጅነትሽ በቤተ ክርስቲያን ውስጥ ስታድጊ ስለጋብቻ ያለሽ ግንዛቤ የተሳሳተ ነበር ማለት ነው። ምክንያቱም ለአንድ አዳም አንዲት ሔዋንን የፈጠረ እግዚአብሔር መሆኑን አላስተዋልሽምና። ወለተ ገብርኤል ወደ አሜሪካ የሄድሽው አንቺው እንደገለጽሽልን ጥቅም ፍለጋ እንጂ እውነተኛ ትዳር መሥርተሽ አይደለም ይህንንም ልብሽ እያወቀ በማድረግሽ አሁን አብረሽው ያለሽው የትዳር አጋርሽን ዋሽተሽዋል። በነቢየ ልዑል ኢሳይያስ አድሮ እግዚአብሔር እንዲህ ማለቱን ልብ በዪ። ‹‹ጌታም። ይህ ሕዝብ በአፉ ወደ እኔ ይቀርባልና በከንፈሮቹም ያከብረኛልና ልቡ ግን ከእኔ የራቀ ነውና በሰዎች ሥርዓትና ትምህርት ብቻ ይፈራኛልና›› (ኢሳ.፳፱፥፲፫)። በሰዎች ሥርዓትና ትምህርት ብቻ እግዚአብሔርን መፍራት ለእንዲህ ዓይነት ፈተና ይዳርጋል። ወለተ ገብርኤል ከሁሉም በላይ መረዳት ያለብሽ ዐቢይ ጉዳይ ደግሞ የሚከተለው ነው። ‹‹መፋታትን እጠላለሁ ይላል የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር›› (ሚል.፪፥፲፭) እንግዲህ ወለተ ገብርኤል እግዚአብሔር አምላክ መፋታትን እጠላለሁ ካለ እግዚአብሔር የጠላውን የሚወድ ደግሞ ጥንተ ጠላት ዲያብሎስ መሆኑን ልትገነዘቢ ይገባል። ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስም አይሁድን ሲገሥጽ ያስተማረውን ቃል አስተውይ። ቃሉም እንዲህ ይላል። ‹‹እናንተ ከአባታችሁ ከዲያብሎስ ናችሁ። የአባታችሁንም ምኞች ልታደርጉ ትወዳላችሁ እርሱ ከመጀመሪያ ነፍስ ገዳይ ነበረ እውነትም በእርሱ ስለሌለ በእውነት አልቆመም ሐሰትን ሲናገር ከራሱ ይናገራል ሐሰተኛ የሐስትም አባት ነውና። ››( ዮሐ.፰፥፵፬) ወለተ ገብርኤል በቅድሚያ የሐሰት መገኛ ምንጩ ዲያብሎስ መሆኑን በጌታችን ትምህርት መረዳት ከቻልን አንቺ በቅድሚያ ወደ ሀገረ አሜሪካ ለመሄድ ብለሽ በዲቪ ይዞሽ ለሄደው ወንድማችንም ከልብሽ ሳይሆን ‹‹ይህ ሕዝብ በከንፈሩ ያከብረኛል ልቡ ግን ከእኔ የራቀ ነው›› በማለት ጌታችን ከተናገረላቸው ሕዝቦች ጎራ ያስመድብሻል። ምክንያቱም አንቺም አጋርሽን በከንፈርሽ እያከበርሽ በአፍሽም እየወደድሽ በልብሽ ግን ከእርሱ በመራቅሽ ዋሽተሽዋልና ነው። በቅዱስ ወንጌል እንደተጻፈው ትንሹ ልጅ ‹‹አባቴ ሆይ ከገንዘብህ የሚደርሰኝን ክፍል ስጠኝ አለው። አባትም ገንዘቡን ከፍሎ ሰጠው። ከጥቂት ቀንም በኋላ ታናሹ ልጅ ገንዘቡን ሁሉ ሰብስቦ ወደሩቅ ሀገር ሄዶ ከዚያም እያባከነ ገንዘቡን በተነ። ሁሉንም ካከሰረ በኋላ በዚያች አገር ጽኑ ረኀብ ሆነ እርሱም ይጨነቅ ጀመር። ሄዶም ከዚያች ሀገር ሰዎች ከአንዱ ጋር ተዳበለ እርሱም እሪያ (ዓሳማ) ሊያሰማራ ወደ ሜዳ ሰደደው።›› እሪያዎችም ከሚባሉት አስር ሊመገብ ይመኝ ነበር። የሚሰጠውም አልነበረም። ወደ ልቡም ተመልሶ እንዲህ አለ፡- እንጀራ የሚተርፋቸው የአባቴ ሞያተኞች ስንት ናቸው? እኔግን በዚህ በረኀብ እሠቃያለሁ። ተነሥቼም ወደ አባቴ እሄዳለሁና። አባቴ ሆይ በሰማይና በፊትህ በደልሁ ወደ ፊትም ልጅህ ልባል አይገባኝም ከሞያተኞችህ እንደ አንዱ አድርገኝ እለዋለሁ። ተነሥቶም ወደ አባቱ መጣ እርሱም ገና ሩቅ ሳለ አባቱ አየውና አዘነለት። ሮጦም አንገቱን አቀፈውና ሳመው። ልጁም አባቴ ሆይ በሰማይና በፊትህ በደልሁ ወደፊትም ልጅህ ልባል አይገባኝም አለው። አባቱ ግን አገልጋዮቹን አለ ፈጥናችሁ ከሁሉ የተሻለ አምጡና አልብሱት ለጣቱ ቀለበት ለእግሩም ጫማ ስጡ። የሰባውን ፊሪዳ አምጥታችሁ እረዱት። እንብላም ደስም ይበለን። ይህ ልጄ ሞቶ ነበርና ደግሞም ሕያው ሆኖአል። ጠፍቶም ነበር ተገኝቶአልም ደስም ይላቸው ጀመር።›› (ሉቃ.፲፭፥፲፪-፳፬) ወለተ ገብርኤል ይህ ከአባቱ ቤት ጠፍቶ የነበረው ልጅ ወደ ልቡ ተመልሶ ለአባቱም አባቴ ሆይ በሰማይና በፊትህ በደልሁ ወደፊትም ልጅህ ልባል አይገባኝም በማለት መናዘዙን ልብ በዪ። ይህ ልጅ ከአባቱ ተለይቷል፣ ከአባቱም ቤት ወጥቷል፣ ከአባቱም ቤተሰብ ተለይቷል። የሁላችን አባት እግዚአብሔር ስለሆነ ስንጸለይ አባታችን ሆይ ብለን እንለምነዋለን። ከአባቱ ቤት የጠፋው ልጅ በሰው ቤት አሽከርነት መግባቱ ሳያንስ የእሪያውን ምግብ እስከ መመገብ መድረሱን ልብ በዪ። ወለተ ገብርኤል የእሪያ ምግብ የተባለው የአሕዛብ ተግባር ነው። ጋብቻን እንደ ቀላል ነገር ተመልክተው ለፍቺ የሚነሳሱ እና በጋብቻ ላይ ጋብቻ የሚፈጽሙ አሕዛቦች ናቸውና። እግዚአብሔር በሊቀ ሐዋርያው ቅዱስ ጴጥሮስ አድሮ ‹‹የአሕዛብን ፈቃድ ያደረጋችሁበት በመዳራትና በሥጋ ምኞት የተመላለሳችሁበት ያለፈው ዘመን ይበቃናልና። ›› (፩ኛ ጴጥ.፬፥፫) ብሏል። ወለተ ገብርኤል መፋታት እግዚአብሔር የሚጠላው ዲያብሎስ የሚወደው ተግባር መሆኑን እና የአሕዛብ ተግባር መሆኑን በቅድሚያ መረዳት ይገባሻል። ከአባቱ ቤት የጠፋው ልጅ ወደ ልቡ እንደተመለሰና ወደ አባቴ ቤት እመለሳለሁ ወደፊትም ልጅህ ልባል አይገባኝም በማለት ወስኖ ውሳኔውን ተግባራዊ ማድረጉንም ልብ በዪ ይህ ከአባቱ ቤት የጠፋው ልጅ ነፍሱ ከሥጋው ሳይለይ ነው ወደ አባቱ የመጣው አባቱም ገንዘቤን በትኖ፣ ስሜን አጉድፏል ብሎ ሳይጠላው ሩጦ አቅፎ እንደሳመው ቃሉ ይመሰክራል። ልጁ በቁም የሞተ መሆኑንም አባቱ መስክሯል። ይህ ልጄ ሞቶ ነበር እንዲል። ሲመለስ ግን ሕያው ሆነ ተብሏልና። ወለተ ገብርኤል ይህ የአንቺ ጉዞ ከአንድ ክርስቲያን የሚጠበቅ ተግባር አለመሆኑን በቅድሚያ ልትገነዘቢ ይገባል። ለጠፋው ልጅ ከሁሉ የተሻለ ልብስ አምጥታችሁ አልብሱት አባቱ ማለቱንም አስተውይ። ከሁሉ የተሻለው ልብስ የተባለው ንስሐ ነው፣ ስለዚህ በማወቅም ይሁን ባለማወቅ ላደረግሻቸውም፣ ላሰብሻቸውም ንስሐ ግቢ፣ ከዚያም ከሁሉ የተሻለ ልብስ መልበስሽን ማስታወስ ይገባሻል። በጠቢቡ ሰሎሞን አድሮ እግዚአብሔር ‹‹ኃጢአቱን የሚሰውር አይለማም የሚናዘዝባትና የሚተዋት ግን ምሕረትን ያገኛል።›› (ምሳ.፳፰፥፲፫) ብሏል። ወለተ ገብርኤል በቅድሚያ የገባልሽልን ሀሳብ ሁሉ እንደ አንድ ክርስቲያን ኃጢአት መሆኑን ልትረጂ ይገባል። እርሱም ትዳርን ያህል ትልቅ ተቋም ለማፍረስ ማሰብና በጋብቻ ላይ ጋብቻን መመኘት በሕግ ወንጀል በሃይማኖትም ኃጢአት ነውና። ስለዚህ አሁን ከአንቺ የሚጠበቀው በቅድሚያ የነፍስ አባት መያዝ፣ ከዚያም ንስሐ መግባት፣ ሀገር ውስጥ ለሚገኘው ለቀድሞ ጓደኛሽ የራሱን የትዳር አጋር እንዲፈልግና የራሱን ሕይወት እንዲመሠርት በግልጽ ንገሪው። አንቺ ደግሞ የመሠረትሽውን ትዳር እውነተኛ ትዳር መሆኑን ከልብሽ እመኚ ከነፍስ አባትሽ ጋር ከተነጋገርሽ በኋላ አሁን አብረሽው ያለሽውን የትዳር አጋርሽን በግልጽ ነግረሽው ይቅርታ ጠይቂው። ክርስቲያን በፈተናው ወቅት ወደ ቤተ ክርስቲያን እየገሠገሠ ችግሩን ለእግዚአብሔር ተናግሮ መፍትሔ እንደሚያገኝ እመኚ። ዛሬ ከቤተ ክርስቲያንና ከጸሎት የለየሽ መንፈስ ነገ ደግሞ ወደ ክሕደት ሳይወስድሽ የመዳን ቀን ዛሬ ነው ተብሏልና በጸሎት በርቺ። ከቤተ እግዚአብሔር አትለይ ስለ ደረሰብሽ ፈተና ደግሞ ገዳማዊያኑ አባቶቻችን እንዲጸልዩልሽ ሀገር ቤት ባሉት ቤተሰቦችሽ በኩል መባ በመላክ በጸሎት እንዲያስቡሽ አስደርጊ። ምክንያቱም ‹‹የጻድቅ ሰው ጸሎት በሥራዋ እጅግ ኃይል ታደርጋለች›› (ያዕ.፭፥፲፮) ተብሏልና። ወለተ ገብርኤል ከአባቱ ቤት እንደጠፋው ልጅ አንቺም ወደ ልቡናሽ ተመልሰሽ ንስሐ ገብተሽ፣ ትዳርሽን አጽንተሽ ይዘሽ ክርስትናን በሕይወት እንድትኖሪ የእግዚአብሔር ቸርነት፣ የድንግል ማርያም ምልጃ፣ የቅዱሳን ጸሎት ይርዳሽ።
የአካዳሚው ዋና ዳይሬክተር ዳንኤል ተክሉ (ዶ/ር) ለኢዜአ እንደገለፁት በሀገሪቱ በግእዝ ቋንቋ የታተሙ በሺህዎች የሚቆጠሩ ጥንታዊ የብራናና የመጽሀፍት ህትመቶች አሉ። “አዲሱ ትውልድ ፅሁፎችን በማንበብ የሀገሩን ባህልና ቋንቋ እንዲሁም ታሪክና ማንነት ጠንቅቆ እንዲያውቅ ለማበረታታት የቋንቋውን ትምህርት መስጠት አስፈልጓል” ብለዋል ዋና ዳይሬክተሩ። ትምህርቱን በተያዘው የትምህርት ዓመት በክልሉ በሚገኙ ትምህርት ቤቶች ለመስጠት ዝግጅት መደረጉንም ገልጸዋል ። ከትግርኛ፣ ኩናምኛና ሳሆኛ ቋንቋዎች ቀጥሎ ግዕዝ 4ተኛ ቋንቋ ሆኖ በክልሉ በሚገኙ የአንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች እንዲሰጥ የክልሉ ትምህርት ቢሮ ኃላፊነት ወስዶ እየሰራ መሆኑንም ነው የተናገሩት። የመማር ማስተማር ስራው እንዲጀመር በክልሉ ምክር ቤት በአዋጅ መጽደቁንም አስታውቀዋል። የትግራይ ክልል ትምህርት ቢሮ ምክትል ኃላፊ አቶ ባህታ ወልደሚካኤል በበኩላቸው የግዕዝ ቋንቋ ትምህርትን በክልሉ በሚገኙ ከ2 ሺህ በላይ የአንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ለማስጀመር የመምህራንና የመማሪያ መፃፍት ዝግጅት እየተደረገ ነው።
ፕረዚደንታት ታንዛኒያን ኬንያን ኣብ መንጎ ክልቲአን ሃገራት ዘሎ ንግዲ ንምሕያልን ወፃኢታት ሓይሊ ፀዓት ንምጉዳልን ዝተነደፈ ምዝርጋሕ መተሓላለፊ መስመር ተፈጥሮ ጋዝ ብቕልጡፍ ንምስራሕ ተሰማሚዖም። እዚ ስምምዕ ዝተበጽሐ ፕረዚደንት ታንዛኒያ ሳሚያ ሓሰንን ንናይ ኽልተ መዓልታት ዑደት ኣብ ታንዛኒያ ዝርከቡ ፕረዚደንት ኬንያ ዊሊያም ሩቶን ትማሊ ሰኑይ ኣብ ዋና ከተማ ዳር ኤስ ሰላም ድሕሪ ምርኻቦም ብዘሕለፍዎ ውሳነ'ዩ። ፕረዚደንት ሩቶ ኣብቲ ኣጋጣሚ ከምዚ ኢሎም።"ሕጂ ካብ ዳር ኤስ ሰላም ክሳብ ሞምባሳ ኣብ መወዳእታ ድማ ናብ ናይሮቢ ዝዝርጋሕ መተሓላለፊ መስመር ጋዝ ክነሳልጦ ኢና።ኣብ ዞባና ዘሎ ሃብቲ ተጠቒምና ንኢንዱስትሪ ይኹን ንንግድን ዘቤታዊ ድልየትን ንምውዓልን ኣብ ፀዓት ዝህልው ቀረፅ ንምጉዳልን ክንሰርሕ ኢና።" ኣብ ዝሓለፈ ዓመት ፕረዚደንት ሳሚያ ሓሰንን ፕረዚደንት ኬንያ ነበር ኡሁሩ ኬንኒያታን እቲ ናይ ጋዝ መሕለፊ መስመር ፕሮጀክት ንምጅማር ኣብ ናይሮቢ ምፍርራሞም ይዝከር። ክልቲአን ሃገራት ብሓፈሻ ኣብ ፖለቲካን ንግዳውን ርክባተን ብኣወንታ ዝርኣይ ርክባት ኣለውን።ሓሓሊፉ ኣብ ንግዳዊ ርክባት ዝርኣዩ ኣፈላላያት ፕረዚደንት ሳሚያ ኣብ ኬንያ ኣብ ዘካየድኦ ዑደት ከምዝተፈትሑ ተፈሊጡ ኣሎ። "ኣብ መንጎ ታንዛኒያን ኬንያን ዘለው ዕንቅፋታት ንግዲ ጠሚቶም ክሰርሑ ንክኢላታትና ሓቲትና 68 ዕንቅፋታት ኣለልዮም ኣለው።54 ናይ ቀረፅ ዕንቅፋታት ተፈቲሖም 14 ተሪፎምና ኣለው።"
የዕብራውያን መልእክት የተጻፈው በክርስቶስ ላይ ያላቸውን እምነት ትተው ወደ ቀድሞው ኃይማኖታቸው (ይሁዲነት) ለመመለስ ለሚያስቡ ሰዎች ነው። ስደትን ከመፍራታቸው የተነሣ እምነታቸውን ለመካድ በማሰብ ላይ ነበሩ። ምንም እንኳን ቀደም ሲል ስደት የደረሰባቸው ቢሆንም፥ በዚህ ጊዜ በተለይም ከይሁዳውያን ወገኖቻቸው ተጨማሪ ስደት ለመቀበል ፈቃደኞች አልነበሩም። እንዲሁም እነዚህ አማኞች ክርስቶስ ብቸኛው የድነት (ደኅንነት) መንገድ መሆኑን መጠራጠር ጀምረው ነበር። በብሉይ ኪዳን ዘመን በክርስቶስ ማመን ሳያስፈልጋቸው አይሁዶች በእግዚአብሔር ዘንድ ተቀባይነትን አግኝተው ስለነበር፥ አሁንም በአይሁዳዊ አምልኮአቸው ብቻ በእግዚአብሔር ዘንድ ተቀባይነትን የሚያገኙ መሰላቸው። በመሆኑም፥ «በሊቀ ካህናቱ አማካኝነት በቤተ መቅደስ ውስጥ የሚካሄደውን የእንስሳት መሥዋዕት እያቀረብን በማምለክ ብቻ ድነትን (ደኅንነትን) ልናገኝ ከቻልን፥ ለምን አላስፈላጊ ስደት እንቀበላለን?» ሲሉ አሰቡ። የዕብራውያን መልእክት ጸሐፊ ግን ክርስቶስ ከሁሉም የብሉይ ኪዳን የአምልኮ ሥርዓቶች እንደሚበልጥና የእነዚህም ሥርዐቶች ፍጻሜ መሆኑን ይገልጽላቸዋል። ክርስቶስን መካድ ወደ ብሉይ ኪዳን የአምልኮ ሥርዐት እንዲመለሱ አያስችላቸውም ነበር። ምክንያቱም እግዚአብሔር የብሉይ ኪዳንን አምልኮ በመዝጋት በክርስቶስ በኩል አዲስ የአምልኮ መንገድ ከፍቶአልና ወደ ይሁዲነት መመለሱ አማራጭ የአምልኮ መንገድ ሊሆን አይችልም። ይልቁንም ይህ በእግዚአብሔር ላይ የሚፈጸም ክህደት ይሆናል። ከዚህም የተነሣ ምርጫቸው እንደ ዓለማውያን ሁሉ ለዘላለማዊ ፍርድ የሚያጋልጣቸው መሆኑን ያስገነዝባቸዋል። (ማስታወሻ:- የዕብራውያን ምዕራፍ 7 ክርስቶስ ከአሮናዊ ሊቀ ካህንነት የሚበልጥ መሆኑን የሚያሳየው ዐቢይ ትምሕርት ቅጥያ ነው፡፡) የዕብራውያን ጸሐፊ ክርስቶስ በመልከ ጼዴቅ ሥርዓት ለዘላለም የሚኖር ሊቀ ካህናት መሆኑን ለሁለተኛ ጊዜ ይጠቅሳል። ቀደም ሲል (ዕብ. 5፡1-10) ጸሐፊው ክርስቶስ ሰው እንደ መሆኑ መጠን የሚያስፈልገን ርኅሩኅ ሊቀ ካህናት ሊሆን እንደበቃ አስረድቷል። አሁን ደግሞ ክርስቶስ በምን ሥልጣን ሊቀ ካህናት ሊሆን እንደበቃ ያብራራል። አይሁዳውያን አማኞች ብሉይ ኪዳናቸውን በሚገባ ያውቁት ነበር። እነዚህ ሰዎች ሊቀ ካህንነት ለአሮን የዘር ሐረግ ብቻ እንደተሰጠ ያውቁ ነበር። ስለሆነም ከይሁዳ ነገድ የሆነ ኢየሱስ እንዴት ሊቀ ካህናት ሊሆን እንደሚችል ሳያስቡ አልቀሩም። ጸሐፊው ከአሮን ዘሮች የሚልቁ ሌላ ዓይነት ሊቀ ካህናት እንዳሉ ያስገነዝባቸዋል። ይህም የመልከ ጼዴቅ የዘር ሐረግ ነው። የውይይት ጥያቄ፡- ሀ) ዘፍጥረት 14፡17-20 አንብብ። ይህ ታሪክ ስለ መልከ ጼዴቅ ምን ይነግረናል። አብርሃም ከመልከ ጼዴቅ ጋር ምን ዓይነት ግንኙነት ነበረው። ለ) ስለ መልከ ጼዴቅ ከመጽሐፍ ቅዱስ መዝገበ ቃላት እንብብ። መልከ ጼዴቅ ከአሮን የበለጠው ለምንድን ነው? ጸሐፊው የአይሁዶችን የክርክር ዘዴ በመጠቀም፥ ክርስቶስ ከአሮን እንደሚበልጥ ያረጋግጥላቸዋል። ይህንን ያደረገው መልከ ጼዴቅ ከአሮን እንደሚበልጥ በማሳየት ነው። ጸሐፊው ክርክሩን በማስደገፍ የተጠቀመባቸውን ነጥቦች ከዚህ በታች ተመልከት። ሀ) መልከ ጼዴቅ ካህንና ንጉሥ በመሆኑ ከአሮን ይበልጣል። በሌላ በኩል፥ በአብርሃም ዘር የተወለደው አሮን ካህን ብቻ በመሆኑ ከመልከ ጼዴቅ ያንሳል። ክርስቶስም እንደ መልከ ጼዴቅ ካህንና ንጉሥ ነበር። ለ) ስፍራውንና ሥልጣኑን የሚያመለክተው የመልከ ጼዴቅ ስም «የጽድቅ ንጉሥ» የሚል ፍች ይሰጣል። በመሆኑም መልከ ጼዴቅ የጽድቅ ንጉሥ የሆነው (ኤር. 23፡5-6) የክርስቶስ ተምሳሌት ነበር። የአሮን ትውልዶች ግን በአመዛኙ በክፋት የተሞሉና ከጽድቅ የራቁ ነበሩ። ሐ) መልከ ጼዴቅ በኋላ ኢየሩሳሌም ተብላ የተጠራችው የሳሌም ከተማ ንጉሥ ነበር። ሳሌም የሚለው ቃል ሰላም የሚል ፍቺ አለው። ስለሆነም መልከ ጼዴቅ የሰላም ንጉሥ ተብሎ ሊጠራ ይችላል። የመሢሑም ግዛት መለያ ሰላም እንደሚሆን መጽሐፍ ቅዱስ ይናገራል (ኢሳ. 9፡6-7)። የአሮን ሊቀ ካህናት ግን በውጫዊም ሆነ በውስጣዊ ረገድ ለአይሁዶች ሰላምን አላሰፈነም። መ) መልከ ጼዴቅ የትውልድ ሐረግም ሆነ የዘመን መጀመሪያና መጨረሻ አልነበረውም። እርሱ ለዘላለም ካህን ነበረ። የመልከ ጼዴቅ ታሪክ በዘፍጥረት መጽሐፍ ቅዱስ ልዩ ሆኖ እናገኘዋለን። በዘፍጥረት መጽሐፍ ውስጥ ሁሉም ዐበይት ገጸ ባሕርያት ከማን እንደ ተወለዱና መቼ እንደ ሞቱ የሚያሳይ የዘር ሐረግ አላቸው። ምንም እንኳን መልከ ጼዴቅ በአንድ ወቅት የሞተ ታሪካዊ ሰው ቢሆንም፥ ስለ ዘር ሐረጉም ሆነ ስለ ሞቱ የተገለጸ ነገር የለም። በመሆኑም፥ መጀመሪያና መጨረሻ እንደሌለው በሚያሳይ መልኩ ተተርኮ እናገኘዋለን። በዚህ ረገድ መልከ ጼዴቅ መጀመሪያና መጨረሻ እንደሌለው ኢየሱስ ክርስቶስ ሆኖ እናገኘዋለን። ስለሆነም በመሞታቸው ከሚታወቁ የአሮን የዘር ሐረግ ሊቀ ካህናት በተቃራኒ፥ ኢየሱስ ክርስቶስ ለዘላለም ይኖራል። ሠ) የአይሁዶች አባት የሆነው አብርሃም የጦርነት ምርኮውን ለመልከ ጼዴቅ በአስራት መልክ ስለሰጠውና ከመልከ ጼዴቅም በረከትን ስለተቀበለ፥ መልከ ጼዴቅ ከአይሁዶች አሮን ይበልጣል። የአስራት እና የበኩራት መርህ ትንሹ ለትልቁ አሥራትን እንደሚሰጥ፥ ትልቁ ደግሞ ትንሹን እንደሚባርክ ያሳያል። ስለሆነም በአይሁዶች አስተሳሰብ፥ አሮን ከአብርሃም ዘር ስለተወለደ አብርሃም ለመልከ ጼዴቅ አሥራትን በመክፈል እና በእርሱም በመባረክ ታላቅነቱን በገለጸ ጊዜ፥ አሮን በአብርሃም ዘር ውስጥ ነበረ። ስለሆነም እንደ መልከ ጼዴቅ ካህን የሆነው ክርስቶስ ከአብርሃም ከተወለደ ከአሮን ይበልጣል። ረ) እግዚአብሔር ከመልከ ጼዴቅ የዘር ሐረግ ሌላ ካህን እንደሚመጣ በመተንበይ ከአሮን የዘር ሐረግ የሚመጡ ሊቀ ካህናት ብቁዎች አለመሆናቸውን ገልጾአል። (መዝሙር 110፡4 አንብብ)። እግዚአብሔር የአሮን የዘር ሐረግ ሥልጣን የያዘበትን የብሉይ ኪዳን በአዲሱ የጎልጎታ ኪዳን መተካቱ ለአዲሱ ሥርዓት አዲስ የካህናት የዘር ሐረግ እንዲመሠረት እድርጓል። ክርስቶስ ለማይጠፋ ሕይወት ከሞት ስለተነሣ እግዚአብሔር የአዲሱ ኪዳን ዘላለማዊ ሊቀ ካህናት አድርጎ ሾሞታል። (ማስታወሻ፡ ጸሐፊው በሰብአውያን ሊቀ ካህናት የሚመራው የመጀመሪያው ቃል ኪዳን ደካማ መሆኑን ምን ያህል በተደጋጋሚ እንደሚገልጽ ልብ በል። አይሁዶች ወደዚሁ ቃል ኪዳን ነበር ለመመለስ የተፈተኑት። በዕብራውያን 7፡11፡ ጸሐፊው የብሉይ ኪዳን መሥዋዕቶችና ሊቀ ካህናት ፍጹምነትን ሊያስገኙ እንደማይችሉ ያስረዳል። ከዚያም በዕብራውያን 7፡18፥ «ሕጉ ምንም ፍጹም አላደረገምና፥ ስለዚህ የምትደክም የማትጠቅምም ስለሆነች የቀደመች ትዕዛዝ ተሽራለች» ይላል። ጸሐፊው ከዚህ ይልቅ ወደ እግዚአብሔር የምንቀርብበት «የሚሻል ተስፋ» እንደተገባልን ይናገራል። ከዚያም ጸሐፊው የአሮንን ሰብአዊ ሊቀ ካህንነት ከክርስቶስ መለኮታዊ ሊቀ ካህንነት ጋር ያነጻጽራል። ሀ) የአሮን ክህነት ጊዜያዊ ሲሆን፥ የክርስቶስ ሊቀ ካህንነት ግን ዘላለማዊ ነው። ከሞት የተነሣ፣ የአሮን ሊቀ ካህንነት ብዙ ሊቀ ካህናት ተከታትለው እንዲያገለግሉ አስገድዷቸዋል። ከእነዚህም መካከል አንዳንዶቹ ፈሪሀ እግዚአብሔር ያደረባቸው፥ ሌሎች ደግሞ እግዚአብሔርን የማያስከብሩ ነበሩ። ክርስቶስ ግን ከሞት ስለተነሣና ዘላለማዊ ስለሆነ፥ ለአዲስ ኪዳን ዘመን ብቸኛው ሊቀ ካህናት ነው። ለ) የአሮን ክህነት ጊዜያዊ እገዛ ሲያመጣ፥ የክርስቶስ ክህነት ግን ለኃጢአተኞች ሁሉ የተሟላ ድነት (ደኅንነት) አስከትሏል። የአሮን ሊቀ ካህንነት አገልግሎት በሞት ምክንያት የሚቋረጥና ከዚህም የተነሣ ለሰዎች ሙሉ ድነት (ደኅንነት) ሊያስገኝ ያልቻለ ሲሆን፥ የኢየሱስ ዘላለማዊ ሊቀ ካህንነት ግን ሙሉ ድነት (ደኅንነት) ያመጣል። እርሱ ሁልጊዜም ለአማኞች ሊያማልድ ይችላል። ሞት የማማለድ አገልግሎቱን ሊያቋርጥበት አይችልም። ሐ) የአሮን ካህናት ኃጢአተኞች ነበሩ ክርስቶስ ግን ቅዱስ ነው። የአሮን የዘር ሐረግ ካህናት ኃጢአተኞች መሆናቸው አገልግሎታቸውን አደናቅፎታል። ለሰዎች የኃጢአት ይቅርታ መሥዋዕት ከማቅረባቸው በፊት ለራሳቸው ኃጢአት መሥዋዕት ማቅረብ ያስፈልጋቸው ነበር። ክርስቶስ ግን፥ «ቅዱስና ያለ ተንኮል ነውር የሌለበት ከኃጢአተኞችም የተለየ ከሰማያትም ከፍ ከፍ ያለ» ነው። ስለሆነም አገግልግሎቱ ሁልጊዜ በእግዚአብሔር ዘንድ ተቀባይነት አለው። እርሱ ኃጢአት ስለሌለበት፥ የኃጢአት መሥዋዕት ማቅረብ አላስፈለገውም። መ) አሮን ባለማቋረጥ የእንስሳትን መሥዋዕቶች በመሠዋት ጊዜያዊ የኃጢአት ይቅርታን ሲያስገኝ፥ ክርስቶስ ራሱን በመሠዋት ዘላለማዊ ይቅርታን አስገኝቷል። አሮንና ትውልዶቹ በተደጋጋሚ ኃጢአትን ስለ ሠሩ፥ በተደጋጋሚ ለራሳቸው ኃጢአቶች መሥዋዕቶች ማቅረብ ያስፈልጋቸው ነበር። የእንስሳት መሥዋዕቶች ለራሳቸውና ለሌሎች ሰዎች ኃጢአቶች ዘለቄታዊ መፍትሔዎችን የማይሰጡ፥ የእንስሳት መሥዋዕቶች ዕለት በዕለት፥ ዓመት በዓመት ያለማቋረጥ ይቀርቡ ነበር። ክርስቶስ ግን ራሱን በመሠዋት አንድ ጊዜ ብቻ መሞት ያስፈልገው ነበር። ሌላ የኃጢአት መሥዋዕት ማቅረብ አስፈላጊ ሆኖ አልተገኘም። የውይይት ጥያቄ፡- ሀ) አንተ አይሁዳዊ ክርስቲያን ብትሆን ይህ ክርክር የክርስቶስን መሥዋዕት ትቶ ወደ ብሉይ ኪዳን የአምልኮ መንገድ መመለሱ ሞኝነት እንደሆነ ያሳምንህ ነበር? ለምን? ለ) ክርስቶስን ክዶ ወደ ቀድሞው ሃይማኖት ወይም ወደ ዓለም መመለስ ሞኝነት የሚሆንበትን ምክንያት አብራራ። ሐ) በእኛና በእግዚአብሔር መካከል ከሚቆም ሰብአዊ ሊቀ ካህናት ይልቅ የክርስቶስ ሊቀ ካህንነት የሚሻለው ለምንድን ነው? የክርስቶስን ሊቀ ካህንነት ትቶ መፍትሔ ፍለጋ ወደ ሰዎች ፊትን ማዞር ሞኝነት የሚሆነው እንዴት ነው? (ማብራሪያው የተወሰደው በ ኤስ.አይ.ኤም ከታተመውና የአዲስ ኪዳን የጥናት መምሪያና ማብራሪያ፣ ከተሰኘው መጽሐፍ ነው፡፡ እግዚአብሔር አገልግሎታቸውን ይባርክ፡፡)
በወርኃ ፌብርዩዋሪ ሦስተኛ ሰኞ አሜሪካዊያን በሚያከብሩት የፕሬዚዳንቶች ቀን ያለፉ መሪዎቻቸውን በክብር ይዘክራሉ። ቀኑ መከበር የጀመረው የዩናይትድ ስቴትስን የመጀመሪያ ፕሬዚዳንት ጆርጅ ዋሺንግተንን ዘወትር ለማስታወስ በሚል ሃሣብ ነበር። ጆርጅ ዋሺንግተን በአሜሪካ አብዮታዊ ጦርነት ውስጥ የሰጡት ጉልህ አመራርና የሃገሪቱ የመጀመሪያው መሪም መሆናቸው በህዝብ ዘንድ እጅግ የሰፋ ተወዳጅነትን እንዳተረፈላቸው ለፕሬዝዳንቶች ቀን የወጣው የዛሬው ርዕሰ አንቀፅ ይናገራል። “እናም የዩናይትድ ስቴትስ አባት እየተባሉ ሲጠሩ ኖረዋል፤ ዛሬም እንደዚያው ይጠራሉ። ይህ የሆነው በወቅቱ እጅግ ኃያል በነበረው ጦር ላይ የአሜሪካ ቅኞችን ኃይሎች መርተው ለድል በማብቃታቸው ነው” ሲል ይቀጥላል። ዋሺንግተን ከእርሳቸው በኋላ የተነሱ ፕሬዚዳቶች ሁሉ የተከተሉትን የፕሬዚዳንቱን ሥልጣን አካሄድ ቅርፅ በማስያዝ አርአያ መሆናቸውን ርዕሰ አንቀፁ ያስታውሳል። የፕሬዚዳንቱ ሥልጣን ሥራውን በተሳካ ሁኔታ ለማከናወን የሚያስችለውን ያህል በቂ ችሎታና አቅም ሊኖረው እንደሚገባ ቢያምኑም የንጉሠ ነገሥትን ያህል ፈላጭ ቆራጭ መሆን እንደሌለበት ግን አስተውለዋል። ምናልባት ሥልጣን ላይ እያሉ ቢያልፉ ሰዉ ‘የፕሬዚዳንቱ ሥልጣን የዕድሜ ልክ ሹመት ነው’ ብሎ እንዳያስብም በመሥጋት ዋሺንግተን ሁለት የምርጫ ዘመኖችን ካገለገሉ በኋላ ሥልጣናቸውን በፍቃዳቸው ለቀቁ። ከዚያ በኋላ በሁለተኛው የዓለም ጦርነት ወቅት ለአራት የምርጫ ዘመናት ከዘለቁት ፍራንክሊን ዴላኖ ሩዘቬልት በስተቀር ከሁለት ዘመናት በላይ ያገለገለ የአሜሪካ ፕሬዚዳንት የለም። በ1943 ዓ.ም. (በኢት.የዘ.አ.) የዩናይትድ ስቴትስ የተወካዮች ምክር ቤት ባፀደቀው የህገ መንግሥቱ 22ኛ ማሻሻያ የፕሬዚዳንቱ አገልግሎት ከሁለት ዘመናት እንዳይበልጥ በህግ ደነገገ። የፖለቲካ ሥልጣንን፣ ወታደራዊ እንቅስቃሴንና የምጣኔ ኃብት ፖሊሲን ጨምሮ ፕሬዚዳንት ዋሺንግተን የዩናይትድ ስቴትስን መጭ መንገድ የቀረፁት የጎላ ተፅዕኖ ባሳደረ ሁኔታ መሆኑንም ርዕሰ አንቀፁ ይናገራል። በዚህም ምክንያት ፕሬዚዳንት ዋሺንግተን ባረፉ በዓመቱ አንስቶ የልደታቸው ቀን ይፋ ባልሆነ ሁኔታ እራሳቸው በቀለሷት አዲስ ሃገር ውስጥ መከበር መጀምሩን ርዕሰ አንቀፁ አስታውሶ ዕለቱ በኦፊሴል በዓል እንዲሆን የዛሬ 36 ዓመት መወሰኑን ገልጿል። ከዚያ በኋላ አሜሪካዊያን የካቲት 5 የተወለዱትን ሌላኛውን ታላቅ መሪ የአብርሃም ሊንከንንም ልደት ማክበር ጀመሩና የአውሮፓው ፌብርዩዋሪ ሦስተኛ ሣምንት የሁሉም ፕሬዚዳንቶች ክብር ቀን ሆነ። “በዚህ የፕሬዚዳንቶች ቀን አሜሪካዊያን በበጎና በክፉ ቀናት ሁሉ እጅግ ብርቱና የጅብዱ ሥራ የሚጠይቀውን አመራር ስለሰጧቸው ፕሬዚዳንቶቻቸው ክብርና ሰላም እንዲሆን ይሻሉ” ይላል ርዕሰ አንቀፁ በማጠቃለያው።
በትግራይ ክልል ካሉ ዩኒቨርስቲዎች ማለትም ከአዲግራት፣ አክሱም፣ መቀሌ እና ራያ ዩኒቨርሲቲ ባለፉት ሶስት ሳምንታት 10 ሺህ 144 ተማሪዎች ማስወጣቱን የሳይንስና ከፍተኛ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ሚኒስቴሩ ለዝግጅት ክፍላችን በላከው መግለጫ ላይ እንዳስታወቀው ተማሪዎቹ ከሀምሌ 1 ጀምሮ የእረፍት ጊዜያቸው በመሆኑ ወደየአካባቢያቸው መሄድ ቢፈልጉም በክልሉ ባለው የጸጥታ ችግር ምክንያት ሳይችሉ መቆየታቸውን በመጠቆም ከፌደራልና ከአፋር ክልል ፖሊስ ኮሚሽኖች እንዲሁም ከትራንስፖርት ማህበራት ጋር በመተባበር በሰመራ ዩኒቨርሲቲ በኩል መውጣታቸውን አስታውቋል፡፡ በዚህም ከአዲግራት ዩኒቨርሲቲ 2 ሺህ 335፣ ከአክሱም ዩኒቨርሲቲ 2 ሺህ 992፣ ከመቀሌ ዩኒቨርሲቲ 3 ሺህ 668 እንዲሁም ከራያ ዩኒቨርሲቲ 1 ሺህ 149 ተማሪዎችን በድምሩም 10 ሺህ 144 ተማሪዎችን እስከ ኮምቦልቻና አዲስ አበባ ድረስ ትራንስፖርት በማመቻቸት ማጓጓዝ መቻሉን ገልጿል፡፡ ተማሪዎቹ የነበራቸው የእረፍት ጊዜ በነበረው የጸጥታ መታወክ ችግር ምክንያት ለ1 ወር ያህል የባከነ በመሆኑ ይህን ታሳቢ ያደረገ ተጨማሪ የእረፍት ጊዜ እንደሚኖራቸውና በዚህ የእረፍት ቆይታቸውም አገርአቀፍ የበጎ ፍቃድ አገልግሎት ላይ የነቃ ተሳትፎ እንዲያደርጉ ሲል ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ጥሪ አቅርቧል፡፡ በሌላ በኩል ከአክሱም፣ ከአዲግራት እና ከመቀሌ ዩኒቨርሲቲዎች ለመመረቅ ያልተጠናቀቁ የትምህርት ተግባራት ያላችሁ ተማሪዎች ትምህርታችሁን የምታጠናቅቁበትና የምትመረቁበት ሁኔታ እንደሚመቻች እወቁልኝ ያለው ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ እስከዛው ድረስ በትዕግስት እንድትጠብቁን ሲል ማሳሰቢያ ሰጥቷል፡፡ በተጨማሪም ከተለያዩ ክልሎች በእነዚህ ዩኒቨርሲቲዎች የክረምት መርሀግብር የምትከታተሉና በጸጥታ ችግር ምክንያት መጓዝ ያልቻላችሁም በቀጣይ በሚቀመጠው አቅጣጫ መሰረት ትምህርቱን ለመከታተል እድል ስለሚኖራችሁ እናተም በትእግስት እንድትጠብቁ ሲል ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ በመግለጫው ጨምሮ አመልክቷል፡
የትኛውም ሀገር ወይም ክልል ቢኖሩ የኛ ባለሙያ ከሽያጭ በኋላ አገልግሎት ቡድን የተሟላ ፣ ወቅታዊ ፣ ትክክለኛ እና ስልታዊ የሽያጭ ድጋፍ አገልግሎቶችን ለእርስዎ ለማቅረብ የ SK ምርቶችዎ ፍጹም በሆነ የስራ ሁኔታ ላይ መሆናቸውን እና ያለችግር እንዲሄዱ ለማድረግ ይችላሉ። ክፍሎች አብዛኛዎቹ ምርቶቻችን ከኤስኬ ኦሪጅናል ክፍሎች ጋር ይገኛሉ፣ኦሪጅናል ክፍሎችን በመጠቀም የማሽን ጥገናን ከፍ ማድረግ እና የማሽንን ህይወት ማራዘም እንችላለን።በባለቤትነት የያዙት የኤስኬ ማሽነሪዎች ሞዴል ወይም አመት ምንም ቢሆኑም፣ መለዋወጫውን ወዲያውኑ ልንሰጥዎ እንችላለን።እኛ በቂ የረጅም ጊዜ የመደበኛ ክፍሎችን ክምችት ማረጋገጥ ብቻ ሳይሆን የተበጁ መደበኛ ያልሆኑ ክፍሎችንም ልንሰጥዎ እንችላለን። ስልጠና በእያንዳንዱ ደንበኛ ፍላጎት ላይ በመመስረት ልዩ የጥገና እና የጥገና ስልጠና አገልግሎቶችን እናቀርባለን።የእኛ ታጋሽ ፕሮፌሽናል ማሰልጠኛ መሐንዲሶች የደንበኞቻችንን ሰራተኞች በተግባራዊ ችሎታዎች ፣ አጠቃላይ የሜካኒካል ስራዎች ፣ ጥገና እና ጥገናዎች በማሰልጠን የምርት ተግባራትን በአስተማማኝ እና በብቃት መከናወኑን ማረጋገጥ ይችላሉ። በቦታው ላይ አገልግሎት ከጠንካራ የኢንጂነሮች ቡድን ጋር በዓለም ዙሪያ ላሉ ደንበኞቻችን የመስመር ላይ ቴክኒካል ድጋፎችን እና የቦታ አገልግሎቶችን እናቀርባለን።የእኛ ልምድ ያላቸው መሐንዲሶች የደንበኞቹን ችግሮች በመገምገም የተለያዩ አገልግሎቶችን መስጠት ይችላሉ-የማሽን ጭነት ፣ የኮሚሽን ፣ የጥገና ፣ የጥገና እና ሌሎች ሙያዊ ቴክኒካል ድጋፎች ማሽኖችዎ ሁል ጊዜ ፍጹም በሆነ የሥራ ሁኔታ ላይ እንዲቆዩ ለማድረግ ። ጥገና እና ጥገና የኛ ከሽያጭ በኋላ አገልግሎት መሐንዲሶች የቴክኒክ ችሎታቸውን ተጠቅመው በምርት ሂደቱ ውስጥ የሚያጋጥሟቸውን ችግሮች ለመፍታት እና ፈጣን፣ ሙያዊ እና አስተማማኝ መፍትሄዎችን ለማቅረብ የኛ ከሽያጭ በኋላ አገልግሎት መሐንዲሶች ለበርካታ አስርት ዓመታት ልምድ እና ቴክኒካል ቅርስ መጠቀም ይችላሉ። ውጤታማ የምርት ሂደት.
ዞባ ቀርኒ ኣፍሪቃ ግጭት ዘይፍለዮ ዞባ ምዃኑ ብዙሓት ዝሰማምዕሉ’ዩ። ጠንቂ ናይ’ቲ ግርጭት ከኣ፡ ሓቚፍዎ ዘሎ ዕቁር ባህሪያዊ ጸጋታት ዘይኮነ፡ ዘለዎ ጂኦግራፊካዊ ዓለማዊ ኣገዳነት ምዃኑ፡ ብዙሓት ምሁራት ብመርተዖ ኣደጊፎም የረድኡ። ብጂኦግራፊካዊ ኣቀማምጣኡ ዝግደሱ ድማ ካብ’ቶም ዋናታት ናይ’ቲ ዞባ ዝኾኑ ህዝብታትን መንግስታትን ወጻኢ፡ ፍልጠት፣ ገንዘብ፣ ሃይማኖት፣ ፖለቲካ፣ ቴክኖሎጂ ሒዞም ካብ ርሑቕ ዝመጽኡ፡ ብልዕልና ግዝኣተ ሕጊ፡ ስርዓተ ደሞክራስያዊ ምሕደራ፡ ክብረት መሰረታዊ ሰብኣዊ መሰል ብዙሕ ዝብሉን ዝመጻደቑን ሰብ ፍሉይ ረብሓ’ዮም። እዞም ሰብ ፍሉይ ረብሓ እቲ ቀደም ቀደም ብቀጥታ ብሓይሊ ኣምበርኪኾም ድሌቶም ይገብሩ ይገዝኡ ነይሮም። እንተ ሎሚ ሎሚ ግን መልክዕ ቀይሮም ብኢዳ ኣዙር ብዕሱባት ደቂ ሃገር ኣቢሎም’ዮም ዝኣትውን ዝገዝኡን ዘለው። እዞም ወሃብቲ ርእይቶ ከም ዝብልዎ ዞባ ቀርኒ ኣፍሪቃ ኣብ 60ታት ማእከል ናይ ርሱንን ግሉጽን ፖለቲካዊ ስነ-ሓሳባዊ ንሕንሕ ይካየደሉ ነይሩ። ናይ ሎሚ ግን ብወሳኒ መልክዑ ረብሓን መሰልን ሓፋሽ መሰረት ዘይገበረ ናይ ውልቀ ሰባት ሕልሚ ስልጣንን ረብሓ ጎይተቶምን ዘረጋግጽ፡ ኣብ ምድንጋርን ሓይልን ዝተኣማመን ፖለቲካዊ ቁማር’ዩ ይብሉ። ኣብ’ዚ መድረኽ’ዚ ኣሳሰይቲ ፖለቲካዊ ቁማር ዞባ ቀርኒ ኣፍሪቃ፡ ኣብ ኤርትራ ዘሎ ቀላስን ኣውራሲ መንገዲ ጥፍኣትን ኣብ ኢትዮጵያ ዝርከብ ህንዱድ ተቐባሊ መንገዲ ጥፍኣትን’ዮም ክብሉ ይገልጹ። ከም ኣብነት ክጠቕሱ እንከለው፡ ካብ ክፍላ ዓመተ 2018 ሕጋዊ ኮነ ፖለቲካዊ ስነ-ሓሳባዊ ምትእስሳር ዘይብሉ ኣብ መንጎ ክልተ ሰባት ተፈጢሩ ዘሎ ብፖለቲካ ዝተጎልበበ ተራ ማሕበራዊ ዕርክነት ዝመስል ናይ ቁማርተኛታት ዝምድና ሓደ’ዩ ይብሉ። ኣስከ ሓደ ክልተ እናበልና ፈላሊና ንርኣዮ’ሞ ብብስለት ንገምግሞ፡ ቀዳማይ፡ ኣብ ዝቐረበ ውልቀ መላኺ ኢሳያስ ብዘይወግዓዊ መንገዲ ናብ ኢትዮጵያ መጺኡ ንሰለስተ መዓልታት መደባት ልምዓትን ኢትዮጵያ ክዕዘብ ኣብ ኮለላ ቀኒዩ ተመሊሱ። ናብ ኢትዮጵያ ብጭቡጥ እንታይ መምጺኢኡ ህዝቢ ኤርትራ ዝፈልጦ የለን። ብግምት ግን ብቑም-ነገር ከምዘይመጽእ ከም ርዱእ ዝተወስደ ጉዳይ’ዩ። ስለዚ ምስ’ዚ ሕጂ ኤርትራውያን ክጽንበርዎ ምዃኖም ዝሕበር ዘሎ ኣብ ልዕሊ ህዝቢ ትግራይ ዝተኣወጀ ኣዕናዊ ደማዊ ኲናት ውዲት ንምእላም ‘ዶ ይኸውን ኢልና ንሕሰብ። ካልኣይ፡ ኣስታት ቅድሚ 20 መዓልታት ኣቢሉ ይኸውን ኣማራ ብሄራዊ ንቅናቄ (ኣብን) ዝተባህለ ፖለቲካዊ ውድብ ኣብ ዝተፈላለዩ ከባቢታት ኦሮሚያን ደቡብን ኣብ ልዕሊ ብሄረ ኣምሓረ ተፈጺሙ ንዝበሎ ጃምላዊ ጨፍጫፍ ተቓውሞ ንምግላጽ ህዝባዊ ሰላማዊ ሰልፊ ጸዊዑ። መንግስቲ ክልል ኣምሓራ ነዚ ጻውዒት ዝሃቦ መልሲ ሰላማዊ ሰልፊ ምግባር መሰል’ዩ። ይኹን ግን መንግስቲ ኣምሓራ ምስ ፈደራል ዝሓዝዎ ሓደ ዓቢ ሃገራዊ ዛዕባ ስለ ዘሎ ንዕኡ ከየበላሽወልና ኣብ’ዚ እዋን’ዚ ሰላማዊ ሰልፊ ክግበር ኣይንፈቅድ። እንተተገይሩ ኸኣ ሕጋዊ ስጉምቲ ክውሰደሉ ምዃኑ ነፍልጥ ኢሉ። ሳልሳይ፡ ኣመራርሓ ኣብን ኣብ ድሮ ናይ’ቲ ሰላማዊ ሰልፊ ዝጸውዓሉ ዕለት ኣብ ኣዲ ኣበባ ኣብ ዝርከብ ቤ/ጽሕፈቱ ብዛዕባ’ቲ ሰላማዊ ሰልፊ መግለጺ ክህብ ንጋዜጠኛታት ዓዲሙ። ኣባላት ጸጥታ ድማ ኣብ ከበባ ኣእትዮም መግለጺ ከይህብ ከልኪለሞ። ኣማስያኡ እቲ ዝጸዋዕክዎ ኣኼባ ብቐረባ ክመርሖ ስለ ዘይክእል ማለት ተኸልኪለ ስለ ዘለኹ ከም ዝተሰረዘ የፍልጥ ዝብል ሓበሬታ ሂቡ። ገለ ደገፍቱ ግን ብመንገዶም ኣብ ጎደናታት ወጺኦም ተቓውሞኦም ከስምዑ ስለ ዝጀመሩ ተኣሲሮም። ንጽባሐይቱ እቲ ብጅሆ ተታሒዙ ዝነበረ መሪሕነት ኣብን ናብ ቤተ-መንግስቲ ተጸዊዑ ምስ ላዕለዎት ኣመራርሓ ብልጽግና ተራኺቡ። ካብ ቤተ-መንግስቲ ምስ ወጽአ ብዝተዋህበኒ ሓበሬታ ዓጊበ ኣለኹ። ውጽኢታዊ ምርድዳእ ጌርና ኣለና ክብል ገሊጹ። ተኣሲሮም ዝነበሩ ደገፍቱ ድማ ሽዑ ንሽዑ ተፈቲሖም። ሰላማዊ ሰልፊ ከይግበር ዘኸልከለ ምኽንያት እንታይ ነይሩ? ሓለፍቲ ብልጽግናን ኣብንን ኣብ ቤተ-መንግስቲ ዝገበርዎ ኣኼባን፡ ኣመራርሓ ኣብን ውጽኢታዊ ክብል ዝገለጾን ድማ ኣተኣሳሲርና ንገምግሞ። ራብዓይ፡ ኣብ ከባቢ ወለጋ ዘይርጉእ ጸጥታዊ ኩነታት ከም ዘሎ፡ ኣብኡ ዓሪዱ ዝነበረ ሰራዊት ሃንደበት ከም ዝተላዕለ፡ ከመ ቅጽበት ብዘይተፈልጡ ዕጡቃት እቲ ዝገደፎ ቦታ ከም ዝተቖጻጸርዎ። ህዝባዊ ኣኼባ ጸዊዖም፡ ንብሄረ-ኣምሓራ ፈልዮም ብጃምላ ከም ዝጨፍጨፍዎም ተገሊጹ። ፈደራል መንግስቲ፡ መንግስታት ኣምሓራን ኦሮሞን እቲ ጉዳይ ከይተጻረየ፡ ብቐጥታ ፈጻሚ ገበን ኦነግ ሸኔ፡ መዋሊ ህወሓት’ዩ ዝብል ናይ ክሲ መግለጺ ሂቦም፡ እዚ ምስ’ቲ ኣብ 90ታት ህዝቢ ትግርኛን ክርስትናን ህዝቢ መታሕትን ምስልምናን ንምትህንዃት ዓሊሙ፡ ንሓንቲ ኣብ ሓለዋት ተኣዋፊራ ዝነበረት ኣዋሃዱ፡ ብካልእ ኣሃዱ ቅትለት ደምሲስዋ ክንሱ፡ ጀሃዳውያን ንትግርኛ ተዛረብትን ኣመንቲ ክርስትናን ከም’ዚ ገይሮም ብጃምላ ጨፍጪፈሞም ክብል ኢሳያስ ዝነዝሖ ዝነበረ ፈጠራዊ ፕሮፖጋንዳ ኣዛሚድና ንገምግሞ። ንምዃኑ’ኸ እቲ ሰራዊት ተሃዋስነት ናይ’ቲ ከባቢ እናፈለጠ ስለምንታይ ብዘይመተካእታ ክለዓል ተገይሩ? ስለምንታይ’ሲ “መን ምዃንካ ከፈልጥሲ ዓርኪ መን ምዃንካ ንገረኒ” ዝብል ምስላ ዘዘኻኽር’ዩ። ስለዚ ነቲ ጉዳይ ተኸሰስቲ ኦነግ ሸኔን ህወሓትን ድዮም ፈጺመሞ ወይ ከሳሲ ብሓላፍነት ምምዛን የድሊ። ሓምሻይ፡ ኣይደንጎየን ኣብ ልዕሊ ውድብ ህወሓት ነጋሪት ኲናትን ጸለመ ተጀሚሩ። ብወግዒ ኣሸባሪ ተባሂሉ ክውንጀል ኣብ መደረኽ ሃገራዊ ባይቶ ተላዒሉ። ኣሸባሪ፡ ዘራፊ፡ ናይ ጥፍኣት ሓይሊ ...ወዘተ ቀጺሉ። ኣብዩ ኣሕመድ ቅድም ኢሉ ምቕያል ባጤራ ብዕውት ኣገባብ ተፈጺሙ ኣሎ ክብል ንሃገራዊ ባይቶ ብወግዒ ገሊጹ ክንሱ፡ ሓድሽ ባጤራ ከተብጽሕ ኣረጊት ድማ ከተምጽእ ዝኸደት ኣንቶኖቭ ዝዓይነታ ነፋሪት ዓንቂፎማ ተባሂሉ። ኣብ ልዕሊ ሰራዊት ሰሜን እዝ መጥቃዕቲ ፈጺሞም ስለዚ ተገዲድና ትዕግስትና ወዲእና ናብ ኲናት ንኣቱ ኣለና ዝብል መግለጺ ብቀዳማይ ሚኒስተር ተዋሂቡ። ኮታ ኣብ ልዕሊ ሕጋዊ መንግስቲ ትግራይ ዝኾነ ህወሓት ወግዓዊ ኲናት ተኣዊጁ። እዚ ምስ’ቲ ኣብ ልዕሊ ዝተጠቕሰ እናዛመድና ንርኣዮ። ብልጽግና ንውግእ ክዳሎ ድዩ ጸኒሑ ወይስ ሃንደበት’ዩ ዝኣቱ ዘሎ? እቲ ዝህቦ ዘሎ ምኽንያት ከ የእምን ድዩ ወይ ባዶ ጸለመ ንህዝቢ ምድንጋር’ዩ። ምርኣይ ምግምጋም ኣገዳሲ’ዩ። ሻድሻይ፡ እዚ ተፈጢሩ ዘሎ ጸገም ፖለቲካዊ’ዩ። ፖለቲካ ድማ ብሰላም ብዘተ ‘ምበር ብሓይሊ ኣይፍታሕን። ህወትሓት ኣቐዲሙ ኩሎም ዝምልከቶም ሃገራውያን ዝሳተፍዎ መድረኽ ዘተ ይከፍት ክብል ጸኒሑ። ሕጂ’ውን ከምኡ’ዩ ዝብል ዘሎ። ሃገራዊ ሓላፍነት ተሰኪመ ኣለኹ ዝብል ውድብ ብልጽግና ስለምንታይ ንሰላም ይሕሰም፡ ስለምንታይ’ከ ንዂናት ይመርጽ? ብምድርን ብኣየርን መጥቃዕቲ ይፍጽም ኣሎ። ህጹጽ ግዜ ኣዋጅ ኣዊጁ ኣሎ። ኣብ ልዕሊ’ቲ ህዝቢ ዝመረጾ መንግስቲ ብኢደ-ወነኑ ግዝያዊ መንግስቲ ከጣይስ ወሲኑ ኣሎ። ኣብ ትግራይ። ሓይሊ መብራህቲ፡ ባንክ፡ መራኸቢታት ብምድርን ብኣየርን ከልኪሉ ኣሎ። መዕደሊ ነዳድን ካልኦት ትካላትን የዕኑ ኣሎ። ኣብ ኣርባዕቲኡ መኣዝን ተዘርጊሑ ዝነበረ ስሩዕን ዘይስሩዕን ሰራዊት ኣሎ ዝበሃል ኣጽዋር ውግእን ናብ ትግራይ ኣጸጊዕዎ ይርከብ። እዚ ብሕጊ፡ ብሰብኣውነት፡ ብፖለቲካ፡ ንምዘኖ። ከም ዘለዎ ኣብ ስልጣን ዘሎ ኣካል ስለ ዝበሎ ኣይንጉሰሞ። ሰላማዊ ፍታሕ’ዶ ክቕድም ኣለዎ ዓመጻዊ ፍታሕ ብርግኣት ንገምግም’ሞ ኣብ ጎኒ ፍትሒ ደው ንበል። ሻብዓይ፡ ኲናት ባድመ ከመይ ተጀሚሩ፡ ሽዑ ህግደፋውያን እንታይ ይብሉ ነይሮም? ኣብ ዝሓለፈ ኣይሰላም ኣይኲናት ተባሂሉ ዝግለጽ ኣስታት 20 ዓመት ንህዝቢ እንታይ ይብሉ ነይሮም? ድሕሪ ክፍለ ዓመተ 2018 ውልቀ መላኺ ኢሳያስ እንታይ ይብልን የግብር ኣሎ? ጉዳይ መሬት ይግባእኒ ካብ ሰላማውን ሕጋውን ኣገባብ ወጻኢ መልሲ ከምዘይረክብ፡ ቅድም ኣገንዝቦ እንተዘይነበረ ኣብ’ዚ ዝሓለፈ 20 ዓመታት ተማሂርናሉ ክንከውን ተስፋ እገብር። ኢሳያስ ዶባና ነምልሰሉ እዋን ሕጂ’ዩ። ወያነ ንምቕባር ዳይ ተዳሎ ይብል ኣሎ። ሰብ በዚ ፈጺሙ ክደናገር የብሉን። ዋላ በቲ ንሱ ዝብሎ ዘሎ ወያነ እንተተሳዕሩ ጉዳይ ዶብ በቲ ኣህጉራዊ ቤት ፍርዲ ዘቐመጦ ውሳኔ መሰረት መስርሑ ሓልዩ ደኣ መደምደምታ ይርከብ ‘ምበር ብዕስለ ሰራዊትን ታንክታትን ከምዘይፍታሕ ምርዳእ ኣገዳስነት ኣለዎ። ኩሉ ሰብ ካብ መቑሕ ፖለቲካዊ ድንቁርና ንምውጻእ ይረባረብ። ህወሓትን ህዝቢ ትግራይን ደጀን ንህዝቢ ኤርትራ ምዃኖም ብፍጹም ክዝንጋዕ ኣይግባእን። ንገዛእ ርእስና ክንብል ኣብ ጎኒ ሓቅን ፍትሕን ደው ንበል። እንተ በዚ ክልተ ቁማርተኛታት ዝገብርዎ ዘለው ተታሊልና ግን ተጣዒስና ዘይንመልሶ ናይ ድንቁርና ጥፍኣት ምዃኑ ክስቆረና ይግባእ። ማሕበራዊ ፍጮ ብገንዘብ ይቋመሩ። ናይ ፖለቲካ ፍጮ ብህይወት ይቋምሩ ከም ዝበሃል፡ ብህይወትናን መጻኢ ዕድልናን ንዝቋመሩ ዕድል ኣይሃብ።
እጅግ በጣም ለስላሳ፣ እንከን የለሽ ጨርቅ በከፍተኛ ደረጃ የተለጠጠ፣ ከቀሚሶች ወይም ሱሪዎች በታች የማይታይ እይታ፣ ከ85% ፖሊማሚድ 15% ኤላስታን ለዕለታዊ ልብሶች የተሰራ። ይህ ምቹ ለስላሳ የተንሸራታች ቁምጣ ከቀሚሶች በታች ለመደርደር ፣ ጂንስ ፣ ቱኒኮች ፣ ቀሚስ (ቲሸርት ቀሚስ ፣ እርሳስ ቀሚስ ፣ የቴኒስ ቀሚስ ወዘተ) ጭኑን ላብ ለመከላከል ይረዳል ፣ ቀዝቀዝ እና ደረቅ ፣ ቀኑን ሙሉ ምቾት ይሰጣል ።ይህ የሸርተቴ ቁምጣ የብስክሌት አጫጭር ሱሪዎች፣ የአካል ብቃት እንቅስቃሴ ቁምጣዎች፣ ዮጋ ቁምጣዎች፣ ለቀሚሶች ስር ያሉ ቁምጣዎች እና የእለት ተእለት ልብሶች ሊሆኑ ይችላሉ። ሴቶች እንከን የለሽ ሸርተቴ ቁምጣ ከውስጥ ሱሪ መስመር ለመዳን እና ለስላሳ መስመር የለሽ መልክ በቀጭኑ በተገጠሙ ሱሪዎች በተለይም ቀጫጭን እና ቀላል ቀለም ሱሪዎችን ወይም ጥብቅ የአካል ብቃት እንቅስቃሴ ሱሪዎችን ያቀርባሉ። የላስቲክ ደኅንነት አጭር እግሮች፣ ጸረ ትነት ከጭኑ በታች ቁምጣዎች ቆዳዎን የሚከላከሉ እና እጅግ በጣም ጥሩ ምቾት የሚሰጡ። የመካከለኛ ርዝመት ዮጋ ተንሸራታች ቁምጣ ከሙሉ ከፍታ እና ሽፋን ጋር፣ እጅግ በጣም ለስላሳ እንከን የለሽ ጨርቅ ቀኑን ሙሉ ምቾት ለማግኘት ቀላል ክብደት ያለው እና ማለስለስን ይሰጣል።
ከታች የተመለከቱት ጽሁፎች በ ለሽያጭ የሚቀያይሩ ፈጣን ምርመራ alat ስለ እነዚህ ተዛመጅ ጽሁፎች ሁሉ ጠቃሚ መረጃዎችን, የአጠቃቀም ማስታወሻን, ወይም ስለ ለሽያጭ የሚቀያይሩ ፈጣን ምርመራ alat አዲስ አዝማሚያዎች ማግኘት ይችላሉ. ይህ ዜና የሚፈልጉትን እርዳታ እንደሚሰጥዎት ተስፋ እናደርጋለን. እና እነዚህ የ ለሽያጭ የሚቀያይሩ ፈጣን ምርመራ alat ምርቶች የእርስዎን ፍላጎቶች ሊፈቱት ካልቻሉ ለተገቢ መረጃ እኛን ሊያነጋግሩን ይችላሉ. ፈጣን አንቲንግ አንቲጂንግ ዳን Swab: ብዙ አገሮች አዲሱን ኮሮቫርረስ ሬሳቲን ሪባን ሪባን ኤክስ ፈጣን አንቲንግ አንቲጂንግ ዳን Swab: ደቡብ ኮሪያ ዘና የሚያደርግ የበሽታ መከላከያ ገደቦች. ዩናይትድ ስቴትስ: - በ 16 ኛው የቤጂንግ ጊዜ በጆን ፔሩኪንስ በጆን ፔሩኪኖች የተለቀቀውን የዩናይትድ ስቴትስ አዲስ ዘውድ ኤክስኤኤኤ በ 12 ኛው ቀን የተለቀቀ ጊዜ 28 ቀናት ያህል ነው. ተስፋ ዩኒቨርሲቲ የዜና ተለቀቀ ጊዜ በ 18 ኛው ላይ ነው. 2022-04-20 ፈጣን የፀረ-አቶ anggund expernogies እንደገና ተመራማሪዎቹ ከኦ.ሜ.1 እና ቤል ቫይረስ የተጠቁ ማሞቂያዎችን ተቆጣጠሩ, እናም በቢቢይ በበሽታው የተያዙት ሃምስተሮች ተገኝተው ነበር እናም የሳንባ ጉዳት ይበልጥ ከባድ ነበር.
ብዙ አዳዲስ ጥናቶች እንደሚያሳዩት ምንም እንኳንኮቪድ -19እንደ እሳት እሳት ባሉ ዓለም ዙሪያ እየተሰራጨ ነው, ከጤንነት ይልቅ በጣም ከባድ የሆነ ይመስላል. አንዳንድ ሳይንቲስቶች ያንን ገለፁተላላፊ በሽታአዲስ, አነስተኛ አሳዛኝ ደረጃ እና የኦሚሮሮን ከፍተኛ ባለአግባብ መጠቀሚያ እና ዝቅተኛ በሽታ አምጪ ተሃድሶ እና ዝቅተኛ የአፓኖኒካዊነት የወንጌሉ መጀመሪያ ላክ \" ሆኖም በአውሮፓውያን የጤና ድርጅት የዓለም ጤና ድርጅት ባለሥልጣናት በዓለም አቀፍ ኢንፌክሽን መጠን ያለው ቁጥጥር የሚደረግበት ክፍል የቫይረስ ሚውቴሽን የመያዝ እድልን አልፎ ተርፎም የበለጠ አደገኛ ልዩነቶችን ሊጨምር ይችላል. በኒው ዮርክ ውስጥ በታህሳስ 31 ቀን 2021 ውስጥ በኒው ዮርክ ውስጥ በኒው ዮርክ ውስጥ በኒው ዮርክ ውስጥ በኒው ዮርክ ውስጥ በተረጋገጡ ክላቶች ውስጥ በቅርብ ጊዜ ውስጥ በቅርብ ጊዜ ውስጥ በቅርብ ጊዜ አዲስ ኮራኒቫስ ኦርሚየር ኦቭ ሪሚን ንድፍ በሚከሰቱበት ጊዜ በአዲሱ ዓመት ውስጥ የተረጋገጠባቸው ተመልካቾች ቁጥር ሔዋን በኒው ዮርክ ክብረ በዓል ውስን ነው, እናም አድማጮቹ ጭምብሎችን የመለበስ እና ሙሉ በሙሉ ክትባት እንደሚለብሱ አድማጮች መከላከል የመከላከያ መከላከል ደንቦችን ማክበር አለባቸው. ሳንባዎችን በቀላሉ አይበላም የሳይንሳዊው ህብረተሰብ በዋነኝነት የተካሄደው ኦክሚኒስ ብዙ ቁጥር ያላቸው ሚውቴሽን የሚከሰት ሲሆን ይህም በበሽታው ማገገምን ብቻ የሚከሰቱ ሲሆን በአዲሱ አክሊድ ክትባት የተከሰሱ አብዛኛዎቹ ናቸው ወደ ከባድ በሽታዎች ውጤቶች ሊወስድ ይችላል. ነገር ግን ከአንድ ወር በላይ, በተረጋገጠ ጉዳዮች ላይ ከፍተኛ ደረጃዎችን በተመለከተ ከባድ እና ሆስፒታል የተያዙ ጉዳዮች ምንም ያህል ጉልህ ጭማሪዎች አልነበሩም. ሳህ-ኮሌ-2 ኢንፌክሽን ብዙውን ጊዜ በአፍንጫ ቀዳዳ ውስጥ ይጀምራል እና ከዚያ ወደ ጉሮሮ ይተላለፋል. መለስተኛ ምልክቶች በአጠቃላይ ቫይረሱ የላይኛው የመተንፈሻ አካልን ብቻ ያካተተ ሲሆን የሳንባዎቹን የሚበላሽ ከሆነ ብዙ ከባድ ምልክቶች ይከሰታሉ. በሌላ በኩል ኦክሚሮን ሳንባዎችን እንደ ቀድሞ ሁኔታዎች በቀላሉ አይበላም. በ 4 ኛ በጀት ዓመት በሪፖርተር ሪፖርቱ መሠረት ባለፈው ሳምንት የኦሚርሮን ውጥረት ይህ የኦሚክሮን ውጥረት ባህርይ በተመጣጠነ ውጤት ተረጋግ was ል. ከነዚህ መካከል የደቡብ አፍሪካ ጥናት ከአራተኛው አፍሪካ ከደረሰበት የወንዶች የወይን ወረቀቶች ከአራተኛው አፍሪካ ከአራተኛው አፍሪካ በኋላ በደቡብ አፍሪካ ከሚከሰቱት የወንጀል ነጠብጣቦች ጋር ሲነፃፀር ከሶምፒዩራውያን ከደረሰበት የደም ቧንቧዎች ጋር ሲነፃፀር ከሶፍትሃዊነት ሦስተኛው ሞገድ ጋር ሲነፃፀር በ 73 በመቶ ቀንሷል. \"ውሂቡ አሁን የሆስፒታል ምዝገባዎች ቁጥር እና የተረጋገጠ ክለሳዎች በኬፕ ከተማ ዩኒቨርስቲ የተበታተሚ ባለሙያው <ጌጥ>, \" የ \"HEDYY\" \"ብልሹነት\" ማለት ነው. በጃፓን እና በአሜሪካ የሳይንስ ሊቃውንት የጋራ ጥናት እንዳሳለፈ ካደረጉት ውርዶች እና ከኦክሮን ጉዳት እና ዝቅተኛ የሞት ዕድል ጋር ሲነፃፀር ከቀዳሚው ውርዶች እና አይጦች ጋር ሲነፃፀር ያሳያል. የቤልጂጂ ጥናት ተመሳሳይ ውጤት አግኝቷል-የሶርያ ሃምስተሮች በተለይ ከኦሚኒክሮን ይልቅ በቫይረሱ ​​ሌሎች የቫይረስ ውርዶች ሲያዙ በጣም ከባድ ምልክቶች ነበሩ. በሆንግ ኮንግ የሳይንስ ሊቃውንት ከካንቲሞች ጋር የሳምራዊ ሕብረ ሕዋሳት ናሙናዎች ከካቲቪ -1 ጋር ከካቲቪዎች ጋር የታተሙ ሲሆን ኦሚሮን \"ከሌላ ውክፔዲያቶች ይልቅ ቀርፋፋ \". እ.ኤ.አ. ታኅሣሥ 26 ቀን 20 በለንደን በሚገኘው በለንደን ውስጥ ሰዎች በኦክስፎርድ ጎዳና ላይ ከጎን ሻንጣዎች ጋር አብረው ይሄዳሉ. ሀገር. ባለሁለት ሁኔታ መርዛማነትን ያጠናክራል በብሎውበርግ መሠረት የኦክሮን ክብደት ከቀዳሚው ውሾች በጣም ዝቅተኛ ነው, እናም የቫይረሱ ከፍተኛ ግዙፍ እና ሰፋ ያለ የበሽታ መከላከያ ውጤት ነው. የበርበሬዎች በቫይረስ ጤናማነት ለውጦች ቫይረስ በቫይረሱ ​​ውስጥ ካሉ መዋቅራዊ ለውጦች ጋር የተቆራኙ ሊሆኑ ይችላሉ. በቀደሙት ውህዶች ከሚገኙት ሁለት የኮምፒዩተሮች ይልቅ በ Spiker Stin's ውስጥ ሚውቴሽን የበለጠ የሚውለው ሙሴዎችን የመውበር እድሉ ከፍተኛ ነው. ከሳንባዎች በላይ የላይኛው የመተንፈሻ አካላት ትራክን ለመሰብሰብ የበለጠ የተጋለጡ ይመስላል. \"ግን, የኦክሮን ንድፍ አብዛኛውን ጊዜ የበለጠ ተላላፊ በማድረግ የበለጠ የተጋለጠ ነው. በበሽታ የመከላከል ሁኔታዎች ውስጥ ባሉበት ጊዜ, ከክትባት ወይም ከማገገም በኋላ የቅርብ ጊዜ ጥናቶች ቢኖሩም, ከክትባት ወይም ከማገገም በኋላ, ሁለተኛውን የመከላከያ, እና ቢ ሴቶችን እና ቢ ሴቶችን ከማያስከትሉ በኋላ የሁለተኛውን የመከላከያ, እና ቢ ሴሎችን ለማስቀረት አስቸጋሪ እንደሆነ አሳይተዋል. ኢንፌክሽኑ. ፀረ እንግዳ አካላት ኢንፌክሽኑን ከማቆም ከቻሉ የቲ ሴሎች ሴሊውን ከወረደ በኋላ ቫይረሱን ያጠፋሉ. ባለፈው ሳምንት የታተመው ሌላው ጥናት እንዳመለከተው ሌሎች የጦር ዓይነቶችን ለማጥፋት ጠንካራ በሆነው ኦሚሮን ውስጥ ኢንፌክሽን የመቋቋም ችሎታ ማዳበርን ያሳያል. ይህ በደቡብ አፍሪካ አራተኛው ማዕበል በፍጥነት ለምን በፍጥነት ለምን እንደቀረበ ሊያብራራ ይችላል. \"ተስፋዬ ይህ ሽርሽር ይህን ወረርሽኝ ለማቆም በሰዎች ውስጥ ጠንካራ የመከላከያነት ነው\" አለች. የአደገኛ ቦታዎች አደጋዎች ናቸው ሆኖም ተመራማሪዎቹ እንዲሁ የኦሜትሮን ኢንፌክሽኖች ቢኖሩም, የእስዶች እና ሞት ቁጥር እየጨመረ የሚሄድ ቢሆንም, በቀስታ ተመን, በአልቤር ውስጥ እንደሚነሱ ጠቁመዋል. ወረርሽኙ ወረርሽኙ ወረርሽኝ ከመጀመሩ በፊት በአውሮፓ ውስጥ የተረጋገጡ ጉዳዮች ብዛት ከ 100 ሚሊዮን በላይ ሆኗል. ባለፈው ሳምንት ውስጥ ባለፈው ሳምንት ውስጥ, የአዳዲስ ጉዳዮች ብዛት ከ 5 ሚሊዮን አድጓል. ይህ ከአውሮፓውያን ጋር ባለሥልጣን የሆነ ካትሪዌን ፈንጠሮዎች ቀደም ሲል የተቆራረጡ ወረቀቶችን ያጠፋል. \"በምእራብ አውሮፓ በአሁኑ ጊዜ በምእራብ አውሮፓ ውስጥ ኢንፌክሽን ተመኖች አሁን ሲሳቡ, እና አጠቃላይ ተፅእኖ (ኦክሚሮን) \" elp ን እንደተነገረች. በአንድ ቀን በዩናይትድ ኪንግደም ውስጥ በአዲሱ የተረጋገጡ ጉዳዮች ብዛት ከ 200,000 በላይ ለሆኑ ዓመታት ለመጀመሪያ ጊዜ ከ 200,000 በላይ ቢሆኑም የሕክምናው ስርዓት በችግር ውስጥ ሊወድቅ ነው. ትናንሽ እንጨቶች በሌሎች የአውሮፓ አገራት እንደ ኦሚሚሮን የሚገጣጠሙትን ቁጥር ሲገጣጠሙ ተመሳሳይ ነው. ከዴልታ እስክሪፕት ጋር ሲነፃፀር የኦሚሚሮን ተፅእኖ ጋር ሲነፃፀር የተናገረውን ከዴልሮን ተፅእኖ ጋር ሲነፃፀር በግለሰቡ ደረጃ የሆስፒታል መተኛት አደጋን ሊቀንሰው ይችላል. \"ኦክሚኒን ይበልጥ የተሰራጨው, ብዙ ሰዎች ያተኮሩበት ጊዜ ይበልጥ የሚተገበር ከሆነ አዲስ እንሰሳዎች የበለጠ ነው. ከዴል ይልቅ በትንሹ ከባድ ነው, ግን ምን ዓይነት አጃቢ ሊመጣ እንደሚችል ማን ያውቃል. \" በነገራችን ላይ አሉሙከራዎችበኩባንያችን ውስጥ! ar 19 ኮምቦር ፈጣን ሙከራ ስዋብ ወጪ አንቲጂን የተጠናከረ የሙከራ መሣሪያ ዋጋ አንቲጂን ኮምቦር ፈጣን ፈጣን ሙከራ አቅራቢ ኮምፖስ ፈጣን የሙከራ መሣሪያ ዋጋ CRACE AR 19 ኮምፖክ ፈጣን ሙከራ ስዋብ ወጪ ምርጥ የፀረ-ጥራቲን ኮምፖክ ፈጣን ሙከራ ምርጥ የኢንፍሉዌንዛ በጥጥ ፈተና የኢንፍሉዌንዛ ፈጣን የሙከራ መሣሪያ ይግዙ ርካሽ ጉንፋን ቢሞክር ፈጣን የፀረ-ጥራቲንግ ሙከራ ወጪ
ፕሬዝዳንት ባይደን ትናንት ምሽት ከአቡዳቢው ልኡልና ከዩኤኢ ጦር ኃይሎች ምክትል ጠቅላይ አዛዥ ሼክ መሃመድ ቢን ዛይድ አል ናህያን ጋር የስልክ ቆይታን አድርገዋል፡፡ በቆይታቸው ዜጎችን ከአፍጋኒስታን በማስወጣቱ ሂደት የ“ዩኤኢን ሚና እንደሚያደንቁ” የገለጹት ባይደን ዩኤኢን አመስግነዋል፡፡ ዩኤኢ የአሜሪካ፣ የአጋር ሀገራት እና የአፍጋኒስታን ዜጎችን ከአፍጋኒስታን እንዲወጡ ከፍተኛ ድጋፍ እያደረግች ያለች ሀገር መሆኗ ከአሜሪካው ነጩ ቤተ መንግስት /ዋይት ሃውስ/ የሚወጡ መረጃዎች ያመለክታሉ፡፡ ይህን ተከትሎም ለአቡዳቢው ልኡል ስልክ የደወሉት ባይደን ዩኤኢ ያደረገችውን ድጋፍ በማድነቅ፤ ትብብሩ የሀገራቱን ጠንካራ አጋርነት ያሳየ ተግባር ነው ብለውታል፡፡ መሪዎቹ በቀጠናዊና ዓለም አቀፍ ጉዳዮች ላይ መሰል ትብብርን በሚያደርጉበት ሁኔታ ከስምምነት ደርሰዋል፡፡ ዩኤኢ አስካሁን 8 ሺ 500 የውጭ ዜጎች ከአፍጋኒስታን በአውሮፕላን ማስወጣቷ ይታወቃል፡፡ የዩኤኢ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር "የውጭ ዜጎችን ከካቡል ወደ ዩኤኢ የማስወጣቱ ሂደት በቀጣዩ ቀናት ተጠናክሮ ይቀጥላል"ብሏል፡፡ የአሜሪካን ጥረት ለመደገፍ 5 ሺ አፍጋናውያንን በጊዜያዊነት ተቀብሎ ለማስተናገድ መስማማቱንም ነው ሚኒስቴሩ ያስታወቀው፡፡ አፍጋናውያኑ በቀጣዮቹ ቀናት በአሜሪካ አውሮፕላኖች ተጭነው ወደ ዩኤኢ መግባት እንደሚጀምሩም ገልጿል፡፡ የአሜሪካን ጨምሮ የተለያዩ ሀገራት ዜጎች በማስወጣቱ ሂደት 13 ሀገራት ለመተባበር እንዲሁም ሌሎች 12 ሀገራት በመሸጋገሪያነት (ትራንዚት) ለማገልገል ዝግጁ መሆናቸውን የአሜሪካው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አንቶኒ ብሊንከን መናገራቸው የሚታወስ ነው፡፡ “አልባንያ ፣ካናዳ፣ ኮሎምቢያ፣ ኮስታሪካ፣ ቺሊ፣ ኮሶቮ፣ ሰሜን ሜቆዴንያ፣ ሜክሲኮ፣ ፖላንድ፣ ኳታር፣ ሩዋንዳ፣ ዩክሬን እና ኡጋንዳ” አስካሁን የአፍጋኒስታን ስደተኞችን ተቀብለው ለማስተናገድ ዝግጁ የሆኑ ሀገራት መሆናቸውንም ነው ብሊንከን የገለጹት፡፡ ብሊንከን እንደ “ባህሬን፣ እንግሊዝ፣ ዴንማርክ፣ጀርመን፣ ጣልያን፣ካዛኪስታን፣ክዌት፣ታጃኪስታን፣ቱርክ እና ኡዝበኪስታን የማሳሰሉ ሀገራት በትራንዚትንት ለማገልገል የትብብር ፍላጎት ያላቸው ናቸው”ም ብለዋል፡፡
ስለ ቢቢ ተጨማሪ ለማወቅ ከፈለጉ ቀጥሎ ያሉት ርዕሶች የተወሰነ እገዛ ይሰጥዎታል. እነዚህ ዜናዎች የቅርብ ጊዜ የገበያ ሁኔታ, የዕድገት አዝማሚያ, ወይም የ ፈጣን የኢንፍሉዌንዛ ቢ አንድ ግዙ ቢዝነሩ ተዛማጅ ምክሮች ናቸው. ስለ ፈጣን የኢንፍሉዌንዛ ቢ አንድ ግዙ ተጨማሪ ዜናዎች አሁን እየተለቀቁ ነው. እኛን ይከተሉ / ለበለጠ የ ፈጣን የኢንፍሉዌንዛ ቢ አንድ ግዙ መረጃ ይገናኙን! ፈጣን ሙከራ አንቲጂን APATU: በሻንጋይ ውስጥ የተገኘው ወረርሽኝ ሁኔታ በቅርብ ቀናት ውስጥ ወደ ታች መውረድ አሳይቷል ፈጣን ሙከራ አንቲጂን APAA iTA: እሱ ማህበረሰብ ተንቀሳቃሽነት ተዘርግቷል. የ CCTV ሪፖርተር ዛሬ በሻንጋይ ውስጥ ያለው የመርከብ በሽታ ተቆጣጣሪ እና ቁጥጥር ከቅርብ ቀናት ውስጥ የተካሄደው በሻንጋ መከላከል እና ቁጥጥር የተማረ ሲሆን ከቅርብ ቀናት ውስጥ ወደ ታች የተደረገው አዝማሚያ አሳይቷል. 2022-04-20 SWAT ሙከራ አንቲጂን-ብራዚል የመግቢያ እና ወረርሽኝ መከላከል ፖሊሲ የስድብ ፈተና አንቲጂን: ታይላንድ ኦሚኒየም ኦሚሮን ኤክስ ኦስቲየር ኢንፌክሽን ኢንፌክሽን ዘግቧል. አሜሪካኖች-ብራዚል ከብራዚል ከብራዚል የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር የመግቢያ ሚኒስቴር የመግቢያ እና ወረርሽኝ መከላከል ፖሊሲዎችን ይይዛል.
“ስልጣንን እና የመንግስትን ሀብቶችን ያለአግባብ መጠቀምን ለመከላከል ፓርቲው የጎላ ጥረት ማድረግ እንደነበረበት ሁላችንም እናውቃለን” ብለዋል ሲል ቢቢሲ አፍሪካ ነው የዘገበው፡፡ የቀድሞ ፕሬዝዳንት ዙማ በዘጠኝ ዓመቱ የሥልጣን ዘመናቸው ማጭበርበር ፣ ሕገወጥ የገንዘብ ዝውውርን ጨምሮ ከአስር በላይ ከሙስና ጋር የተያያዙ ክሶች ተመስርቱባቸዋል ፡፡ እርሳቸው ግን ይህንን ክስ ውድቅ ማድረጋቸው ይታወሳል፡፡ ውድ አድማጮቻችን እና ተከታዮቻችን የኢትዮ ኤፍ ኤም ስርጭቶችን፣ዜናዎችን እና ሌሎች ዝግጅቶችን ለመከታተል የቴሌግራም ቻናላችንን https://t.me/ethiofm107dot8 ይቀላቀሉ። ያይኔአበባ ሻምበል ሚያዝያ 21 ቀን 2013 ዓ.ም Post navigation ባለፉት ዘጠኝ ወራት ከ37.4 ሚሊየን ብር በላይ በሽያጭ ከተወገዱ ንብረቶች ገቢ መገኘቱን የፌደራል ንብረት ግዢ እና ማስወገድ አገልግሎት ኤጀንሲ ለኢቲዮ ኤፍ ኤም አስታወቀ
በሴፕቴምበር 2022 መጨረሻ ላይ 42.672 ሜትርየታመቀ-200 ከባድ የቤይሊ ድልድይበ Zhenjiang Great Wall Heavy Industry Technology Co., Ltd የተከናወነው በዳቫኦ፣ ፊሊፒንስ በተሳካ ሁኔታ ተቋቁሟል።ድልድዩ 60 ቶን ሸክም የተሸከመ ሲሆን በአራት ረድፍ ነጠላ ሽፋኖች ተሰብስቧል.ዋናው ድልድይ 4.2 ሜትር ስፋት ያለው ሲሆን መደበኛ ባለ አንድ መስመር መዋቅር ነው. የቤይሊ ፓኔል ዋናው አካል የጣስ ቁራጭ፣ የጣውላ ማያያዣ ፒን፣ የድጋፍ ፍሬም እና የታርስ ቦልትን ያካትታል።እያንዳንዱ የቤይሊ ትራስ ቁራጭ በዋናነት በ truss እና በድጋፍ ፍሬም የተገናኘ ነው፣ እና ሙሉው ትሩስ ቁራጭ በእንደገና ቁራጭ በመጨረሻው የግንኙነት ፒን በኩል ይሰበሰባል። ቤይሊ ትራስቀላል መዋቅር ብቻ ሳይሆን ፈጣን ብርሃን, ጠንካራ መላመድ, ጥምር መዋቅር ስርዓት የተሻለ ነው, ተለዋዋጭነት, ቀላል የመገጣጠም, እና ርዝመቱ እና የአምድ ቁመቱ የሚስተካከለው, ከተለያዩ የስራ ቦታዎች ጋር ለመላመድ, በሀይዌይ, በባቡር, በማዘጋጃ ቤት, በግንባታ ላይ በስፋት ጥቅም ላይ ይውላል. የውሃ ጥበቃ እና ሌሎች የግንባታ ፕሮጀክቶች ፣ የድልድይ ግንባታ ተገጣጣሚ ማንሳት ተገጣጣሚ አካላት ፣ የድልድይ ምሰሶ ማጓጓዣ ጋሬደር ሳይት የግንባታ ስራዎች።በዋናነት ለካስ-ቦታ እና ለድልድዩ ግንባታ የሚያገለግል፣ ወጪ ቆጣቢ። የፔሌ ሉህ ብረት ድልድይ የአረብ ብረት መዋቅር አካል ምርቶችን ለመዝገት ቀላል ነው.የድልድዩን የአገልግሎት ዘመን ለማራዘም በጣም ጥሩው መንገድ በተለመደው የጥገና ሥራ ጥሩ ሥራ መሥራት ነው.የፔሌ ብረት ድልድይ እንዳይበላሽ ለመከላከል ብዙውን ጊዜ የብረት ድልድይ ዕለታዊ ጥገና እና ጥገና ማድረግ አለብን።ስለዚህ የቤይሊ ብረት ድልድይ መደበኛ የዝገት ሥዕል ጥገና የድልድዩን ሕይወት ለማረጋገጥ አስፈላጊ አገናኝ ነው ፣ ሊገመት አይገባም። ለተበላሹ ክፍሎች ለሠራተኞቹ ጥብቅ መስፈርቶች በመጀመሪያ አቧራ ፣ ዘይት ፣ የዝገት ነጠብጣቦች እና ሁሉንም ዓይነት ቆሻሻዎች ማጽዳት አለባቸው ፣ እና ከዚያም ቀለም ፣ ቀለም ዩኒፎርም ፣ የቀለም ንጣፍ ንጣፍ ፣ በጭራሽ የማይፈስ መርጨት።ማንኛውም አካል መበላሸት ከተገኘ, የብረት ድልድዩን ቀጣይ አስተማማኝ አጠቃቀም ለማረጋገጥ የቅርፊቱ ሉህ ይተካል. የእኛታላቁ ግድግዳ ቡድንበቻይና ውስጥ የብረት ድልድይ መዋቅር እና የቤይሊ ድልድይ ክፍሎች መሪ አምራች ነው።ኩባንያው ለቤይሊ ስቲል ድልድይ የተሟላ የምርት መስመሮች ፣ የጥራት ቁጥጥር ስርዓት እና ልምድ ያለው ቴክኖሎጂ ያለው ዲዛይን ፣ ማምረት እና ኤክስፖርትን ያዋህዳል።ግሬድ ዎል ሄቪ ኢንደስትሪ በደንበኞች ፍላጎት እና መስፈርት መሰረት ምርትን አቅዶ የተሻለ ለመስራት፣ በእያንዳንዱ ሂደት ጥብቅ፣ እያንዳንዱን ዝርዝር ስራ፣ እያንዳንዱ አገናኝ ጥራት ያልፋል፣ ከፍተኛ ጥራት ያላቸውን ፕሮጀክቶች እንደ ግብ በመገንባቱ፣ የላቀ ስራ ለመስራት ይጥራል። .
የደቡብ ሱዳን ኢንፎርሜሽን ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ሚካኤል ሉዌት ለአል ዐይን ኑውስ እንዳሉት፤ ነዳጅ የማውጣቱ ስራ እንደቀጠለ ቢሆንም በፖርት ሱዳን በኩል ለዓለም ገበያ የመላኩ ስራ ግን ቆሟል ብለዋል። በሱዳን መፈንቅለ መንግስት መከሰቱን ተከትሎ የፖለቲካ አለመረጋጋት መፈጠሩ ደቡብ ሱዳን ነዳጅ በፖርት ሱዳን ወደብ እንደማይላክ ቃል አቀባዩ ተናግረዋል። በሱዳን የተከሰተው የፖለቲካ ውጥረት ሱዳን የውስጥ ጉዳይ ቢሆንም ክስተቱ የአካባቢውን ንግድ እየጎዳ መሆኑንም ቃል አቀባዩ ገለጸዋል። ሱዳን ወደ መረጋጋት ስትመለስ ደቡብ ሱዳን ነዳጅ በፖርት ሱዳን በኩል መላኳን እንደምትጀምር የተናገሩት ቃል አቀባዩ መረጋጋቱ መቼ ሊመጣ እንደሚችል አሁን ላይ መናገር እንደማይቻልም አክለዋል። ደቡብ ሱዳን ኢኮኖሚዋ በነዳጅ ንግድ ላይ የተመሰረተ መሆኑ በሱዳን የተፈጠረው የፖለቲካ አለመረጋጋት ጉዳቱ ጎረቤት አገራትንም ማወክ ጀምሯል። የሱዳን የቤጃ ጎሳዎች ተገቢው የፖለቲካ ውክልና አልተሰጠንም በሚል የቀይ ባህር ወደብን ከአንድ ወር በላይ የዘጉ ሲሆን፤ መፈንቅለ መንግስት መካሄዱን ተከትሎ የአካባቢው መሪዎች በእስር ላይ መሆናቸውን ዘገባው አክሏል። ባሳለፍነው ሰኞ እለት በሱዳን ጦር አዛዥ ጀነራል አልቡረሃን መሪነት በሲቪል አስተዳድሩ ላይ መፈንቅለ መንግስት ተፈጽሞ የአገሪቱን ሙሉ ስልጣን ወታደራዊ አመራሩ መቆጣጠሩ ይታወሳል። ጀነራል አልቡርሀን በሱዳን የእርስ በርስ ጦርነት እንዳይካሄድ ሰግተው መፈንቅለ መንግስት እንደፈጸሙ ቢናገሩም ዓለም አቀፉ ወግዘት ገጥሟቸዋል። አሜሪካ፤የአውሮፓ ህብረት እና ሌሎች በርካታ የአለማችን አገራት ወታደራዊ አመራሩ ስልጣኑን ለሲቪል አስተዳድሩ እንዲመልስ በማስጠንቀቅ ላይ ሲሆኑ የዓለም ባንክን ጨምሮ አሜሪካ እና ሌሎች አበዳሪ አገራት እና ተቋማት ደጋፋቸውን እንዳቆሙ ተናግረዋል።
ራሽድ በንቁ መንፈስና ስሜት በጉያው መጽሐፍ እንደ ሸጎጠ ላፕቶፑን ተሸክሞ ወደ ወዳጆቹ አቀና . . ቀረብ እንዳለም በችኮላ ሠላምታ አቀረበላቸውና ምላሽ ሳይጠብቅ መናገር ጀመረ፦ ዛሬ ለወዳጄ ለማይክል ጥያቄ ምላሽ መስጠት እጀምራለሁ . . እነሆ የእስላምን አበይት መገለጫዎች አብራራላችኋለሁ። ከነዚህ አበይት መሰረታዊ ጉዳዮች መካከል አንደኛው በእስላም ነቢይና መልእክተኛ በሙሐመድ ﷺ ማመን መሆኑን ማንም አለ አይልም . . አንድ ምዕራባዊ ርእዮተኛ ስለ ሙሐመድ የጻፈውን ታነቡት ዘንድ መጽሐፉን አምጥቼላችኋለሁ . . ጸሐፊው የሚለውን ስሙት . . ማይክል፦ ውድ ወዳጄ ራሽድ ተረጋጋማ . . እስላም በተለይ የሚታወቅበት ዋነኛው መገለጫ ስለ አምላክ ያለው እሳቤ ነው ብዬ እገምት ነበር። ራሽድ፦ በአጠቃላይ አነጋገር ያልከው ትክክል ነው . . ያንን ትቼ ያለፍኩት በብዙ ምክንያቶች ሲሆን ዋነኞቹ የሚከተሉት ናቸው፦ እስላም የመልእክተኛው ﷺ መልእክት ከመሆኑ አንጻር፣አምላክን አስመልክቶ የሚያራምደውን እሳቤ የእስላም ነቢይ ያመጡት አዲስ ግኝት ነው አይልም። እሳቤው ከኣደም ጀምሮ እስከ አልመሲሕ እና ሙሐመድ ]በሁሉም ላይ የአላህ እዝነትና ሠላም ይውረድ [ድረስ የሁሉም ነቢያት ሃይማኖት መሆኑን ነው እስላም የሚያረጋግጠው። ይልቁንም እሳቤው የመላው የሰው ልጆች ሃይማኖት ስረ መሰረት ነው . . የሃይማኖት ስረ መሰረት ይህ ሆኖ ሳለ ግን የሰው ልጆች ናቸው ከዚህ ሃይማኖት የተዛነፉትና እሳቤውንም እንዲዛባ ያደረጉት። እስላም ሲመጣ የተዛባውን እሳቤ በማረም በአላህ ማመንን መልሶ፣መላው የሰው ልጅ ወደ አላህ ﷻ ተውሒድ ተመልሶ እንዲመጣና በአምልኮ ከርሱ ጋር ማንንም ምንንም እንዳያሻርኩ ጥሪ አደረገ . . በአላህ ማመንና ተውሒድ እስላም ውስጥ፣ከሰው ልጅ መፈጠር ጋር የጀመረና በዓለም ፍጻሜ ምድሪቱን እስኪሰናበት ድረስ የሚቀጥል፣በመላው የሰው ልጅ ታሪክ ውስጥ ተያይዞ በተዘረጋ ሰንሰለት ውስጥ የሕዳሴ ዘለበት ነው . . የእስላም ነቢይ ﷺ ከመወለዳቸው በፊት የነበረ ሃይማኖት ነው። ሁለተኛው ነጥብ ደግሞ ባለፉት ውይይቶች የተስማማንባቸው ነገሮች፣ይህን ነጥብ ተራምደን ለማለፍ በቂ ያደርጋሉ የሚል እሳቤ ማሳደሬ ነው። ራጂቭ፦ ቀደም ሲል የተነጋገርንበትን የእውነተኛው ሃይማኖት መስፈርት የሚያሟላው እስላም ነው ማለት ነወ የፈለግኸው? ራሽድ፦ አዎ፣ትክክል ነው! ራጂቭ፦ እንግዲያውስ ማቅረብ ወደምትፈለገው ከመሸጋገርህ በፊት፣እስላም ስለ አምላክ ያለውን እሳቤ አጠር አድርገህ ብትነግረን መልካም ነው። ራሽድ፦ ጥሩ . . በእስላም አመለካከት የሰውን ልጅና ዓለማትን ሁሉ ካለመኖር አውጥቶ የፈጠረው አንድ አምላክ ብቻ ነው። በዓለማትና በፍጥረታት ውስጥ ካሉት እርሱን የሚመስል ምንም ነገር የለም። ‹‹የተፈጥሮ ሕግጋት›› ብለን የምንጠራቸውን የዩኒቨርስ ሕግጋትን ያኖረው እርሱ ነው። ነገሮችን ሁሉ በልካቸውና በመጠናቸው ወስኖ፣ነገሮችን ሁሉ በልካቸውና በመጠናቸው አቀናጅቶና አቀናባብሮ የዘረጋው እርሱ ነው። እርሱ ከሁሉም በላይ ኃያል፣ከሁሉም በላይ ታላቅና ከሁሉም ነገር በላይ ነው . . በእርሱነቱ፣በባሕርያቱና በተግባሮቹ እርሱን የሚመስለው ምንም ነገር የለም። የፍጹማዊ ምሉእነት ባለቤት ሲሆን፣በየትኛውም በኩል ፈጽሞ እንከን ወይም ጉድለት አይጠናወተውም። ጥራት ይገባውና አልወለደም፣ አልተወለደምም፤አንድም ብጤ ሆነ አቻ የለውም። የሚያኖርና የሚገድል እርሱ ብቻ ነው። በማንምና በምንም ፍጥረታቱ ውስጥ አይሰርጽም፤ማንምና ምንም ነገር ፈጽሞ በእርሱነቱ ውስጥ አይሰርጽም . . ይህ ፈጣሪ ጌታ ከርሱ በስተቀር ሌላ ፈጽሞ ሊመለክ የማይገባ አንድያ ብቸኛ እውነተኛ አምላክ ነው። በንግሥናው ምንም ሸሪክ፣ተጋሪም ሆነ ተጠሪ፣አጋዥም ሆነ አማካሪ የሌለው፣ከርሱ ፈቃድ ውጭ እርሱ ዘንድ ማንም አገናኝም ሆነ አማላጅ ተቀባይነት የሌለው፣አምልኮት (ዕባዳ) በሁሉም መልኮቹና መገለጫዎቹ ሙሉ በሙሉ ለርሱ ብቻ የሆነ አንድ አምላክ ነው። ማይክል፦ ያመጣኸው መጽሐፍ ስለምን የሚያወራ ነው? ራሽድ፦ በሰው ልጆች ታሪክ ውስጥ ስለታዩት ታላላቅ ሰዎች ነው የሚናገረው። የተጻፈው በአሜሪካ የጠፈር ምርምር ተቋም ናሳ ውስጥ ይሠራ በነበረ የስነፈለክና የማቴማቲክስ ሊቅ በዶክተር ማይክል ሃርት ነው። ማይክል፦ ታድያ በታሪክ ጥናት ውስጥ ምን ዶለው? ራሽድ፦ የታሪክ ጥናት የዚህ ምሁር ተወዳጅ ሆቢ ነው። ምሁሩ ከብዙ ሺህ ሚሊዮን ሰዎች ውስጥ ኢንሳይክሎፔዲያዎች ውስጥ ስማቸው የተወሳው ሃያ ሺህ ግለሰቦች ብቻ መሆናቸውን አስተውሎ፣ከነዚህ መካከል የታላቆች ታላቅ የሆነ አንድ ሕያው ሰብእና ለመምረጥ መስፈርቶችን አስቀመጠ። ከመስፈርቱ ውስጥ ዋነኞቹ፦ ግለሰቡ ተረታዊ ወይም የማይታወቅ ሳይሆን ተጨባጭ ታሪካዊ ሰው መሆን፣ገንቢም ይሁን አፍራሽ ጥልቅ የሆነ ተጽእኖ ያሳደረ፣ተጽእኖውና አሻራውም ዓለም አቀፋዊ የሆነ፣የተጽእኖው አሻራ በሰው ልጆች ታሪክ ውስጥ ሁሌ የማቋርጥና ቀጣይነት ያለው . . የሚሉ ናቸው። ለርእሱ የሚመጥን ግሩም መስፈርት ይመስለኛል። ራጂቭ፦ በዚህ ጸሐፊ አመለካከት የታላላቆች ታላቅ ሆኖ ያገኘው ታሪካዊው ሕያው ግለሰብ ማነው?! ራሽድ፦ ጸሐፊው በሰው ልጆች ታሪክ ውስጥ ታላቆቹ አድርጎ ከመረጣቸው አንድ መቶ ሕያው ባለ ታሪኮች መካከል የእስላም ነቢይ የሆኑትን ሙሐመድን ﷺ ቁጥር አንድ የታላቆች ታላቅ አድርጓቸዋል። ለዚህ ምርጫው እርሱ ራሱ ያብራራቸው ምክንያቶች አሉት . . በመቀጠል ራሽድ መጽሐፉን ይከፍትና ያነባል፦ ‹‹በዚህ ዝርዝር ውስጥ ሙሐመድን ቁጥር አንድ አድርጌ መርጫለሁ። ብዙዎች በዚህ ምርጫ እንደሚገረሙ እሙን ነው፤ለዚህም እውነት አላቸው። ዳሩ ግና ሙሐመድ ﷺ በሰው ልጅ ታሪክ ውስጥ በሃይማኖታዊም ሆነ በዓለማዊው መስክ ፍጹም የሆነ ስኬታማነትን ያስመዘገበ ብቸኛው ሰው ነው። ወደ እስላም ጥሪ አድርጎ ከታላላቅ ሃይማኖቶች ውስጥ አንዱ እስኪሆን ድረስ አሰራጭቶታል። ፖለቲካዊ፣ወታደራዊ እና ሃይማኖታዊ መሪ ሆኗል . . ከሕልፈቱ ከ13 ምእተ ዓመታት በኋላ የሙሐመድ ﷺ ተጽእኖና አሻራው ዛሬም ጠንካራና ታዳሽ ሆኖ ቀጥሏል።›› ‹‹ . . የክርስቲያኖች ቁጥር የሙስሊሞች ቁጥር እጥፍ ቢሆንም፣የሙሐመድ በዚህ ዝርዝር ቁንጮ ላይ መቀመጥ ምናልባት እንግዳ ነገር መስሎ ሊታይ ይችል ይሆናል። ምናልባትም ዒሳ  ቁጥር 3 ላይ፣ሙሳ  ደግሞ ቁጥር 16 ላይ ሲቀመጥ፣በዚህ ዝርዝር ውስጥ ነብዩ ሙሐመድ ﷺ ቁጥር አንድ መሆኑ አስገራሚ መስሎ ታይቶ ይሆናል። ይህ ግን የራሱ ምክንያቶች አሉት። ዋነኞቹ እስላምን በማሰራጨት፣በማጠናከርና የሸሪዓውን መሠረቶች በመትከል ላይ የመልእክተኛው የሙሐመድ ሚና፣በክርስትና ሃይማኖት ውስጥ ኢየሱስ ከነበረው ሚና ይበልጥ ከባድና ይበልጥ ታላቅ የነበረ መሆኑ ነው። በክርስትና ውስጥ ኢየሱስ የስነምግባር መርሆዎች መሪ ቢሆንም፣ለክርስትና ሕግና ሥርዓት መሠረቶችን ያነጸው ቅዱስ ጳውሎስ ነው። በተጨማሪም በአዲስ ኪዳን መጽሐፎች ውስጥ ለቀረቡት ብዙ ጉዳዮች መጻፍም ኃላፊነቱ የርሱ ነው። መልእክተኛው ነቢዩ ሙሐመድን በተመለከተ ግን፣የእስላምን መሠረቶች ለማቆም፣የሸሪዓውን ሕግጋት ለመደንገግ፣ማሕበራዊና ሞራላዊ ስነምግባራትን ለማነጽ፣የሰዎችን ሃይማኖታዊና ዓለማዊ ሕይወት የሚያደራጁና የሚመሩ የበይነሰባዊ ግንኙነት መርሆዎችን ለማኖር የመጀመሪያውና ብቸኛው ኃላፊነት የነቢዩ ﷺ ነበር። ቅዱስ ቁርኣንም የወረደው በነቢዩ ላይ ብቻ ሲሆን፣ሙስሊሞች ለዓለማዊ ሕይወታቸውም ሆነ ለወዲያኛው የኣኽራ ሕይወታቸው የሚያስፈልጋቸውን ሁሉ ያገኙት ከርሱ ]ከቁርኣን [ነው። . . ›› በዚህ አነጋገር አልተገረማችሁም?! ራጂቭ፦ በእርግጥ ቆም ተብሎ ሊስተዋል የሚገባ አነጋገር ነው። መልካም ፈቃድህ ይሁንና፣ይህ ጸሐፊ ግን የሰብአዊ ሳይንሶች ጥናት ባለሞያ አይደለም። ራሽድ፦ የሰብአዊ ሳይንሶች ጥናት ባለሞያ ባይሆን እንኳ፣አነጋገሩ አሳማኝና በተጨባጭ መሠረቶች ላይ የተንተራሰ ነው። ይሁዲ በመሆኑ ለሙሐመድ ﷺ የሚያዳላ ወገንተኛ ነው ተብሎ የሚታማም አይደለም። የሌሎችን ምስክርነት የምትፈልግ ከሆነም ፍቀድልኝና የአንዳንዶቹን ልደርድርልህ . . ራሽድ ላፕቶፑን አውጥቶ ፋይሎቹን እያነበበ እንዲህ አለ፦ የኔ ወንድም ተመልከት፦ ፈረንሳዊው ባለቅኔ ላ ማርቲን እንዲህ ይላል፦ ‹‹ከሰው ልጅ ታላቅነት ደረጃ ሙሐመድ ከደረሰበት የደረሰ የትኛው ሰው ነው?! እርሱ ከደረሰበት የመጠቀ የምሉእነት ደረጃ የትኛው የሰው ልጅ ነው የደረሰው?! በፈጣሪና በፍጡር መካከል አገኛኝና አማላጅ የሚይዙ የተሳሳቱ እምነቶችን መልእክተኛው ደምስሷቸዋል።›› ተቀዳሚው ጀርመናዊ ባለቅኔ ጎቴህ ደግሞ ፦ ‹‹ለሰው ልጅ ምጡቅ የሆነ ምሉእ ተምሳሌት የሚሆን ሰብእና ለማግኘት ታሪክን ፈትሼ፣ዐረባዊውን ነቢይ ሙሐመድን ﷺ አገኘሁ›› ይላል። ሩሲያዊው ዓለም አቀፍ የጥበብ ሰው ሊዮ ቶልስቶይ ፦ ‹‹የመለኮታዊ መልክቶች ማጠቃላያ የርሱ መልክት እንዲሆንና እርሱ ራሱም የነቢያት መደምደሚያ ይሆን ዘንድ አላህ በመረጠው በነቢዩ ሙሐመድ በእጅጉ ከተደመሙ ሰዎች መካከል እኔ አንዱ ነኝ›› ይላል። የኖቤል የስነጽሑፍ ሽልማትን አልቀበልም ያለው፣ አይርላንዳዊው ጸሐፊና ፈላስፋ ጆርጅ ቤርናንድ ሾው ደገሞ ፦ ‹‹የእስላምን ነቢይ የሕይወት ታሪክ በሚገባና ደጋግሜ አንብቤያለሁ። መሆን የሚገባውን ታላቅ ስነምግባር እንጂ ሌላ አላገኘሁበትም። እስላም የዓለም መንገድ ይሆን ዘንድም በጽኑ ተመኘሁ። እጅግ አሰደናቂ ሰው ከመሆኑ አንጻር ሙሐመድን አጥንቻለሁ። ኢየሱስን ከመቀናቀን በጣም የራቀ ሆኖ ነው ያገኘሁት፤ይልቅዬም ‹የሰው ልጆች መድህን› ተብሎ መጠራት ይገባዋል›› ብሏል። ማይክል፦ አሁን የምትናገረው በሙሐመድ ታላቅነት ላይ ያጠነጠነ ነው። ይሁንና ሙሐመድ በተጨባጭ የአላህ መልእክተኛ ስለመሆኑ ማረጋገጫው ምንድነው? ራሽድ፦ ወዳጄ፣ስዊዘርላንዳዊው የስነመለኮት ሊቅ ሃንዝ ኮንግ የሚናገሩትን አዳምጥ፦ ‹‹ሙሐመድ በትክክለኛው የቃሉ ትርጉም እውነተኛው ነቢይ ነው። ወደ መድህን መንገድ የሚያደርስ መሪ እርሱ መሆኑን ማስተባበል የምንችልበት መንገድም ፈጽሞ የለም።›› ሙሐመድ ﷺ በእውነት የአላህ መልእክተኛ መሆናቸውን የሚያረጋግጡ ብዙ ማስረጃዎች ይገኛሉ። ማይክል፦ የምታስታውሳቸው ከሆነ ቢያንስ አንዳንዶቹን ጥቀስልን። ራሽድ በኮምፒውተሩ ላይ ያሉትን ፋይሎች እያገላበጠ መናገር ቀጠለ፦ ሙሐመድ ﷺበእውነት የአላህ መልእክተኛ መሆናቸውን ከሚያረጋግጡት ማስረጃዎች መካከል፣ወደፊት እንደሚመጡ በቀደምት መለኮታዊ መጽሐፍት ውስጥ የሰፈረው ብሥራት አንዱ ነው። ኦሪት ዘዳግም ውስጥ እግዚአብሔር ለሙሴ  እንዲህ ብሏል፦ ((ከወንድሞቻቸው መካከል እንደ አንተ ያለ ነቢይ አስነሣላቸዋለሁ፤ቃሌንም በአፉ አደርጋለሁ፣ያዘዝሁትንም ቃል ሁሉ ይነግራቸዋል፤በስሜም የሚናገረውን ቃሌን የማይሰማውን ሰው እኔ እበቀልለታለሁ።)) [ዘዳግም 18፣15-30] እንደሚታወቀው ሁሉ የእስራኤላውያን ወንድሞች የእስማዒል  ልጆች (ዐረቦች) ናቸው። በተጨማሪም በሙሴ  እና በሙሐመድ ﷺ መካከል ያለው ተመሳስሎ ከሌላ ማንኛውም መልእክተኛ ነቢይ ጋር ካለው ተመሳስሎ በጣም የበዛ ነው። ‹‹ቃሌንም በአፉ አደርጋለሁ›› የሚለው አባባልም ነቢዩ ሙሐመድ ﷺ የማያነቡና የማይጽፉ ነቢይ መሆናቸውን የሚጠቁም ነው። አዲስ ኪዳን ውስጥ ደግሞ ሚከተለውን እናገኛለን፦ ((ብትወዱኝ ትእዛዜን ጠብቁ። እኔም አብን እለምናለሁ ለዘላለም ከናንተ ጋር እንዲኖር ሌላ አጽናኝ ]ጰራቅሊጦስ[ ይሰጣችኋል፤)) [ዮሐ. 4፣15] PERIQLYTOS የሚለው የግሪክ ቃል ብዙ የተመሰገነ፣ምስጉኑ የሚል ትርጉም ያለው አበላላጭ ቅጽል ሲሆን፣ትርጉሙ ‹‹አሕመድ›› ከሚለው የዐረብኛው የነቢዩ ሙሐመድ ስም ጋር ተመሳሳይ ነው። በተጨማሪም ‹‹እርሱ ስለ እኔ ይመሰክራል፤እናንተም ደግሞ ከመጀመሪያ ከእኔ ጋር ኖራችኋልና ትመሰክራላችሁ። (ዮሐ.15፣26) (( የሚለውንና ‹‹ግን እርሱ የእውነት መንፈስ በመጣ ጊዜ ወደ እውነት ሁሉ ይመራችኋል፤የሚሰማውን ሁሉ ይናገራል እንጂ ከራሱ አይናገርምና፤የሚመጣውንም ይነግራችኋል።)) [ዮሐ. 16፣13-14] የሚለውንም እናገኛለን። ነቢዩ ﷺ ራሳቸው በተግባር የተፈጸሙ ብዙ ትንቢቶችን መናገራቸው፣የመልእክታቸው ሳይንሳዊ ታምራት፣ጽናት ያላቸው ሕግጋቱ . . ተጨማሪ ማስረጃዎች ናቸው። ማይክል፦ የት አለ? . . ይህ ሁሉ ወዴት ነው ያለው?! ምሳሌዎችን አቅርብልን። ራሽድ፦ ከአላህ ወደ ሙሐመድ ﷺ በተላለፈውና የነቢዩ ታላቁ ተአምር በሆነው ቁርኣን ውስጥ በብዛት ቀርበዋል። ራጂቭ፦ እንግዲያውስ ከዚህ ቁርኣን ጋር መተዋወቅ በጣም አስፈላጊ ይሆናል ማለት ነው። በርሱ አማካይነት የነቢያችሁ እውነተኛነት እስከምን እንደሆነና የዚህ ሃይማኖት መሰረታዊ መርሆዎች ምን እንደሆኑ ማወቅ እንችላለን። ራሽድ፦ ይህ ትክክል ነው፤ይሁን እንጂ ርእሰ ጉዳዩን ለሚቀጥለው ውይይታችን እንድናቆየው ሀሳብ አቀርባለሁ። ማይክል፦ ከመለያየታችን በፊት የያዝከውን መጽሐፍ እንዴት ማግኘት እንደምችል ባውቅ ደስ ይለኛል። ራሽድ፦ ይህ መጽሐፍ አብሮኝ ብዙ የኖረ የቆየ እትም ነው። ካረፍንበት ማእከል በቅርብ ርቀት ላይ በሚገኝ አንድ መጽሐፍ መሸጣ ውስጥ የመጽሐፉን አዲስ እትም አይቻለሁና ከሚቀጥለው ውይይት በፊት መጎብኘት እንችላለን።
በየመን የተካሄደው ተኩስ ማቆም የግዜ ገደቡ ባበቃበት በዚህ ወቅት፣ የተባበሩት መንግሥታት ልዩ ልዑክ የስድስት ወሩን ተኩስ ማቆም እንደገና ለማንሰራራት እየተሯሯጡ ነው። የግዜ ገደቡ በማለቁ ጦርነት እንደገና እንዳያገረሽ ሲሰጋ፣ የሁቲ አማጺያኑ በሳዑዲ አረቢያና በዩናይትድ አረብ ኤምሬት ላይ ያሚያሠሙትን ዛቻ አባብሰዋል። ልዩ ልዑኩ ሃንስ ግሩንድበርግ የተኩስ ማቆሙን እንደገና ለመተግበር የማያቋርጥ ጥረት እንደሚደረግ ተናግረዋል ሲል ኤኤፍፒ ዘግቧል። በኢራን ይደገፋሉ የሚባሉት አማጺያን እና በሳዑዲ ከሚመራው የመንግሥት ደጋፊ ኃይል ጋር ላለፉት 7 ዓመታት ወጊያ ላይ ከርመው የነበረ ሲሆን፣ በመቶ ሺህ የሚቆጠሩ ሰዎች ሲሞቱ፣ እንደ ተመድ ከሆነ ደግሞ በዓለም አስከፊውን የሰብዓዊ ቀውስ አስከትሏል። ያህያ ሳሪ የተባሉ የሁቲ ወታደራዊ ቃል አቀባይ ትናንት እሁድ በሳዑዲና በዩናይትድ አረብ ኤምሬት ላሉ ነዳጅ ኩባንያዎች በትዊተር ማስጠንቀቂያ ልከዋል። “ሁኔታቸውን አስተካክለው ለቀው እንዲወጡ” ሲሉ አስጠንቅቀዋል ቃል አቀባዩ።
በትግራይ ክልል “አላማጣ ከተማ ላይ የመንግሥት ኃይሎች ትናንት በጄትና በድሮን ድብደባ ፈፅመዋል” ሲል ህወሓት ዛሬ በፅሁፍ ባወጣው መግለጫ አመልክቷል። መግለጫው አክሎም በስድስት ዙር ተካሄደ ባለው ድብደባ የ28 ስው ህይወት እንደጠፋ ተናግሯል። የመንግሥት ኮምዩኒኬሽንስ አገልግሎት ለዚህ ክሥ ቀጥተኛ ምላሽ ባይሰጥም ቀደም ሲል የተነሱ ውንጀላዎችን የሚያስተባብል መግለጫ ማምሻውን አውጥቷል። ድብደባው የተፈፀመው በገበያ ማእከልና ሆቴል ላይ መሆኑን እስከአሁን ቢያንስ 76 ሰዎች መቁሰላቸው መታወቁንም ገልጿል። መቀሌ የሚገኘው ሪፖርተራችን ሙሉጌታ አፅብሃ ያነጋገራቸው የዐይን እማኝ እንደሆኑ የተናገሩ ሰዎች በጥቃቱ ንብረትም እንደወደመ ተናግረዋል። ይኸው የህወሓት መግለጫ አያይዞም “ድብደባው የተፈፀመው የተባበሩት መንግሥታት የሰብዓዊ መብቶች ምክር ቤት በኢትዮጵያ ጉዳይ ላይ ለመነጋገር ስብሰባ በጠራበት ጊዜ መሆኑን” ጠቁሞ በክልሉ በተለያዩ አካባቢዎች መንግሥቱ በሚፈፅማቸው የአየር ጥቃቶች “ሲቪሎች ላይ የህይወትና የአካል ጉዳት እየደረሰና መሠረተ-ልማት እየወደመ” ነው ብሏል። ህወሓት አክሎም ዓለም አቀፍ ማኅበረሰብ በኢትዮጵያ መንግሥትና “አጋዥ” ባላቸው አጋሮቹ ላይ ተፅእኖ እንዲያሳድር አሳስቧል። በክልሉ ውስጥ ባለው የትራንስፖርትና የስልክ ችግር ምክንያት ምክንያት በአላማጣ ላይ ተፈፅሟል የተባለውን ጥቃት በአካል ተገኝቶ ለማጣራት አለመቻሉን ሪፖርተራችን ሙሉጌታ ገልጿል። ስለሁኔታው ከመንግሥቱ ባለሥልጣናት ምላሽ ለማግኘት ጥረት እያደረግን እንገኛለን። ዛሬ ያደረግናቸው ተከታታይ ጥረቶች አልተሳኩም። ይሁን እንጂ የኮምዩኒኬሽንስ አገልግሎቱ “የፈጠራ ቅጥፈቶች ለጊዜው ቢያደናግሩም፣ እውነት የመሆን ዐቅም ግን የላቸውም” በሚል ርዕስ ማምሻውን ባወጣው መግለጫ ህወሓት ትግራይ ውስጥና አጎራባቾቹ አማራና አፋር ክልሎች ውስጥ ፈፅሟቸዋል ያላቸውን ጥፋቶችና በደሎች ዘርዝሮ “አፈ ቀላጤዎቹ” ያላቸውን የምዕራብ ሚዲያና “አብረዋቸው በሰብዓዊ መብት ስም የሚሠሩ” ያላቸውን ተቋማት አውግዟል። መግለጫው አያይዞም ሰሞኑን ምዕራብ ትግራይ ላይ ተፈፅመዋል ተብሎ በሰብዓዊ መብቶች ተሟጋች ተቋማት የወጣውን ሪፖርትና የመገናኛ ብዙኃን ዘገባዎች “የፈጠራ ክሥ” ሲል አስተባባሏል። ለመንግሥቱ “የዜጎቹ የሰብዓዊ መብት ጉዳይ ቁልፍ አጀንዳ እንደሆነ” የሚናገረ ይኸው የኮምዩኒኬሽንስ አገልግሎቱ መግለጫ “ኢትዮጵያ የጀመረችው ለውጥ ሰው ተኮርና ለሰዎች መብትና ዕሴት ከፍተኛ ዋጋ የሚሰጥ” ነው ብሏል።
እንግሊዛዊቷ ተዋናይ ጄሲካ ብራውን አፍቃሪ ምስሎችን አወጣች Findlaw ሁል ጊዜ ኮከብ መሆን ይፈልጋል ፡፡ እሷ በመጀመሪያ የባሌ ዳንሰኛ ሆና ተጀምራለች ነገር ግን ፒሮuetting ሳለ እሷ ቁርጭምጭሚት ሰብረው ነበር በኋላ አልነበረም. ይህ የዳንስ ሥራዋን አጠናቀቀች ፡፡ ብዙም ሳይቆይ ማያ ገጹን ወስዳ በታዋቂው የብሪታንያ የቴሌቪዥን ድራማ ዳውንታውን አቢ ውስጥ ተዋናይ ሆና የመሃል ከተማዋን ለማሳየት ከወሰነች በኋላ አልነበረም ፡፡ እሷ ይህ በቂ እንዳልሆነ አሰበች እና ኮከብ ለመሆን ወሰነች ፣ የበለጠ ማድረግ እንደምትችል ለአድማጮ show ማሳየት ነበረባት ፡፡ ጄሲካ ብራውን ዲክ በፊቱ በእርግጥ ሄሄሄህ የበለጠ ይህ እንደሚሆን አልጠበቅንም ነበር ነገር ግን ከተነሱ የወንድ ጓደኞች ጋር የብሪታንያ ሥዕሎች በፊቷ ላይ ታዩ ፡፡ ሎል ይህ እስካሁን ድረስ ተመልክቼ የማላውቀው በጣም ቀልድ ነው ፡፡ በእርግጥ እሷ አምበር ሮዝ ወይም ኪም ካርዳሺያን አይደለችም ግን ሄይ ቆንጆ እና ቅ lት ናት ፡፡ በእርግጠኝነት የእንቁላል እፅዋትን እና ዓይኖ closedን በዘጋችበት መንገድ ተደሰተች that በዚያን ጊዜ በጭንቅላቷ ውስጥ ምን እየሄደ እንደሆነ መገመት እንችላለን ፡፡ ጄሲካ ሮዝ ብራውን Findlay የተወለደው በመስከረም 14 ቀን 1989 በኩካሃም ዩናይትድ ኪንግደም ውስጥ ነው ፡፡ እሷ ልክ እንደ ኤሚሊ ብላው በአይቲቪ ተከታታይ ዳውንታውን አቢ ውስጥ በ ‹ሌዲ ሲቢል ክራውሌይ› ሚና የምትታወቅ እንግሊዛዊ ተዋናይ ናት ፡፡ ሌላ ስዕል ጄሲካ በውኃው ውጭ ቆንጆ ቆንጆ ቆንጆዎitsን በመታጠቢያ ገንዳ ውስጥ ታሳያለች ፡፡ ቡቢዎ how ምን ያህል ጠንካራ እንደሆኑ በጣም እወዳለሁ እና በሌላ ፎቶዎች ላይ ፀጉራም እምብትን በሚያሳዩ ሙሉ ኮከቦች ላይ ቆማለች እና ብነካው ተመኘሁ ፡፡ እንደ ሜሊሳ ቤኖይስት አይነት አዲሱ የሱፐርጊርል የቴሌቪዥን ተከታታዮች መሆን ትችላለች ግን የመጥሪያ ጥሪዋን አጣች ፡፡ ማጠቃለያ በግልጽ ለማየት እንደሚቻለው ሚስ ጄሲካ በዜና ውስጥ በተከበረው የዝቅተኛ ፍንዳታ ቅሌት አሳፈረች ፡፡ የሴቶች ግላዊነት እንደተጣሰ ተሰማት ፡፡ ኦህ ደህና ፣ በሆሊውድ ውስጥ ከሚወዷቸው ጥቂት ተወዳጅ ልጆች መካከል አንዷ መሆኗን እንገነዘባለን ፣ ግን ምንም ማወቅ ቢኖርባትም ፡፡ አህያ በጭራሽ አይያዙ; በጥሩ ሁኔታ ጨርሶ አያውቅም ፡፡ ዝርዝር ሁኔታ
“በሕግ አምላክ” ካለ ሃገሬው ውልክፍ የለም፡፡ ሕግ የማህበረሰብ የውል ገመዱ ነው፡፡ ሕግ የአንድ ሃገር ባህል፣ ልማድ፣ የኑሮ ዘይቤ ካስማና ባላ ነው፡፡ ሕግ ያለ ሰው ሰው ያለ ሕግ ምሉዕነት የለውም፡፡ ሕግ ፈራጅ ነው በዳዩን ይቀጣል፤ ተበዳዩን ይክሳል፡፡ ሕግ አድራጊ ፈጣሪ ነው ይሾማል፤ ይሽራል፡፡ ሕግ ለጋስም ንፉግም ነው ይሰጣል፤ ይነሳል፡፡ ሕግ የእግር ብረት ሆኖ እግር ከወረች ያስራል፤ ሕግ ቁልፍ ሆኖ ይፈታል፡፡ ሕግ መንገድ ነው ያገናኛል፤ ያለያያል፡፡ የአንድ ማህበረሰብ አደገኛነት ለሕግ በሚሰጠው ቦታ ይለካል፡፡ ፈሪሃ ሕግ ያለው ሰው በሕግ አምላክ ለሚለው ምልጃ ተገዥ ነው፡፡ በሕግ አምላክ እና የዳኛ ያለህ መንትዮች ናቸው፡፡ ሃገራቸውም በሚያከብራቸው ነው፡፡ ውልደታቸው በአንድ ቢሆንም በሕግ አምላክ ከዳኛ ያለህ ይቀድማል፡፡ ሁሉም ቃል ነበር፤ ሕግ ቃል ዳኛ ደግሞ ስጋ ነው፡፡ ሕግ ያለ ዳኛ፣ ዳኛ ያለ ሕግ ዱዳ ናቸው፡፡ ቃሉ ይነገር ዘንድ አንደበት ግድ ይላል፡፡ የሕጉን ቃል የዳኛው አንደበት ይናገረዋል፡፡ ሃገሬው “በሕግ አምላክ፣ ተዳኘኝ” ሲሉት በጄ ያላለውን ዳኛ ፊት ይገትረዋል፡፡ ያኔም ቃሉ ይነገራል፡፡ ዳኛ ሕግን በመተላለፍ በታሰረው ሰው ፣ በከሳሽና ተከሳሽ መሃከል ያለውን ነገር መርምሮ የሚበይን የሚፈርድ ወይም ተዳኝ ቁም ሲሉት አልዳኝም ያለውን ሰው በግድ አቁሞ በርሰት በጉልበት በሚጣሉ ሰዎች መሃከል ለሚገባው የሚፈርድ ነው፡፡ የመዳኘት ስራ ለዳኛ የተሰጠ ነው፡፡ ያኔ ዳኛው ከስሜቱ ይፋታል፡፡ ቃሉን ለመተርጎም ሰውነቱን ይረሳል፡፡ ቀልቡን ለህሊናው አንደበቱን ለህጉ ቃል ያስገዛል፡፡ በፍርድ ሥራ ዳኛው የወል ነው፡፡ ከሳቴ ብርሃን የአማርኛ መዝገበ ቃላት “ዳኛ የወል ዳኛ” የሚለውን የወል ምሰሶ የመሃል እንደሚባል፣ ምሰሶ በግድግዳና በግድግዳ መሃል እንደሚሆን ዳኛም ባዕድና ዘመድን ሳይለይ ለሁሉም ስለሆነ በበደለው ላይ ፈርዶ የሚቀጣ ለተበደለው የበደሉትን ነገር ዐይቶ የሚያስክስ ነው” በማለት ይተረጉመዋል፡፡ ለዚህ ነው በፍርድ ሥራ ዳኛው ዙሪያውን በእኩል እንደተወጠረ ብራና ሊሆን ይገባዋል የሚባለው፡፡ “በሕግ አምላክ! በሕግ” በተባለ ማህበረሰባዊ ግንብ የታነፀ የሕዝብ ሥነ ልቦና ዳኛ የወል ዳኛ ልክ በግድግዳ መሃከል እንዳለ ምሰሶ ሚዛናዊ ሆኖ መቆም ካቃተው ግንቡ ፈራሽ ነው፡፡ ማህበረሰባዊ የሆነው ግንብ መፍረሱ ብቻ አይደለም አደጋው ዋና ጉዳቱ ፍርስራሹ የሚያዳፍናቸው እሴቶች ተመልሰው ለመገንባት የሚያዳግቱ በመሆናቸው ነው፡፡ ሕግ የማህበረሰብ ውል መጠበቂያ እንደመሆኑ የሕጉ አፎች በአግባቡ ካልተከፈቱ ውሉ ይፈርሳል፡፡ አንዱ የአንዱን ፍላጎት አክብሮ መንቀሳቀስ፣ የተፈቀደውን እያደረጉ የተከለከለውን መጠየፍ የውሉ አካል ነው፡፡ ውሉ ከፈረሰ ዳቦው ተቆረሰ ጨዋታው ፈረሰ ይሆናል፡፡ ሥርዓት ዓልበኝነት በመንገስ የነበረውን አዎንታዊ እሴት ያጠፈዋል፡፡ የፍትሕ ተገማችነት ለአንድ ማህበረሰብ ብርቱ ጉዳዩ ነው፡፡ ተገማችነቱም በባላደራው የሕግ ተርጓሚ አካል ጥንካሬ ይወሰናል፡፡ ተርጓሚው እጅ መንሻ ለሚያቀርቡና እና ኃይሉን ለተቆጣጠረው ወገን የሚያሸረግድ ከሆነ ተገማች ፍትሕ ሊኖር አይችልም፡፡ ማህበረሰቡ በሕግ አምላክ በሚለው ምልጃ ፀንቶ እንዲኖር የሕግ ተርጓሚው ወይም ዳኞች ሚናቸው ከፍ ያለ ነው፡፡ ዳኛ ሚዛኑን ከሳተ ውሉን ያቆመው አካል ያዝናል፡፡ ዳኛ ትክክል የሕጉን ቃል እንደወረደ እየተረጎመ እንኳን ማህበረሰቡ ጥያቄ ከማንሳት ወደ ኋላ አይልም፡፡ በተካራካሪው ላይ ለሕጉ አፍ ሆኖ የፈረደው ዳኛ ሕግ ፈረደበኝ ከማለት ዳኛ ፈረደብኝ የሚባልበት ጊዜ የትየሌሌ ነው፡፡ ፍርድ የሚያስደስተው ወገን ያለውን ያህል የሚያሳዝነው እልፍ ነው፡፡ በዳኝነት ያለው ጣጣ ለጉድ ነው፡፡ በድሮ ጊዜ ከዳኝነት ጋር ተያይዞ የሚነገር እና እውቁ ከበደ ሚካኤል የፃፈውን ምሳሌ እንመልከት፡፡ በአንድ ማህበረሰብ ውስጥ አንድ ባለእጅ ነበር፡፡ ባለእጁ የሃገሬውን ማረሻ፣ ማጭድ፣ መጥረቢያ፣ቢለዋና ሌሎች መሳሪዎችን እየሰራ እሱም በሙያው ሰውም በገንዘቡ ጥቅም እየተለዋወጡ ሲኖሩ ባለእጁ በነፍስ ግድያ ተከሶ ዳኛ ፊት ይቀርብና ይሙት በቃ ይፈረድበታል፡፡ ሃገሬውም ፍርዱን ሲሰማ ለስራ የሚያገለግል መሳሪያ እየሰራ ቀጥ አድርጎ የያዘን ሰው ይሙት ከተባለ እኛ ምን ተስፋ ይኖረናል? ማንስ የምንገለገልበት መሳሪያ ይሰራልናል? በማለት አቤት አሉ፡፡ አቤቱታውን የተቀበለው አገረ ገዡ ነፍስ የገደለ ሰው የግድ መቀጣት አለበት፡፡ ይህም የማይሻር ፍርድ ነው በማለት ሲመልሳቸው ሃገሬው እንግዲህ ፍርዱ የማይሻር ከሆነማ በእኛው ወረዳ ሁለት ሸማኔዎች አሉ፡፡ ለእኛ አንድ ሸማኔና አንድ ቀጥቃጭ በቂያችን ነው፡፡ ስለዚህ በቀጥቃጩ ፋንታ ከሁለቱ ሸማኔዎች ዕጣ አውጥታችሁ የወጣበትን አንደኛውን ግደሉት እንጂ ቀጥቃጩ ምንም ቢሆን አይገደልም ብለው ዳኛውን አፋጠው ያዙት እየተባለ ይነገራል፡፡ ይሄኔ ነው ዳኛ የወልነቱን በማስመስከር ዙሪያን እንደተወጠረ ብራና መሆንን የሚጠይቀው፡፡ ዳኛው የወል ነው የሚባለው ለብዙሃኑ ጫጫታ ብቻ ጆሮ በመስጠትና ለባለጊዜዎች አፋሽ አጎንባሽ በመሆን አይደለም፡፡ የወል ዳኛ ለመሆን የተጎጅም፣ የሸማኔው መሆንን ይጠይቃል፡፡ ይህንን የመሰለ የጥቅም ግጭት ነው ፈተናው፡፡ ፈተናው የሚታለፈው ስሜትን በማድመጥ፣ ጉልበትና ገንዘብ ላለው አካል ተገዥ ሎሌ በመሆን አይደለም፡፡ መንገዱ የህሊናን ብርሃን ወገግ አድርጎ ድቅድቁን የአሻጥረኝነት መንፈስ ወደ ግራ በመተው ቀኙን የህጉን ቃል መከተል መተርጎም እንጂ፡፡ ዳኝነት እንዲህ ካልሆነ “የወል ዳኛን” “ውሃ ወራጅ ዳኛ” ይተካዋል፡፡ ጊዜውም ለጭንቅ ቀን የሚሆን የወል ዳኛ ሆይ ሃገርህ ወዴት ነው? የሚባልበት የፍለጋ ዘመን ይመስላል፡፡ “ውኃ ወራጅ ዳኛ” ማንኛውም ሰው ውኃ ቀጂን፣ አልፎ ሂያጅን በግብታዊነት የሚዳኝ የጊዜ ዳኛ ነው (ከሳቴ ብርሃን የአመርኛ መዝገበ ቃላት)፡፡ Last Updated: 11 October 2022 Hits: 7190 Prev Next Copyright © 2022 Abyssinia Law | Making Law Accessible! . All Rights Reserved. Maintained by Liku Worku Law Office
Zhejiang Rongfeng ኤሌክትሮኒክ ቴክኖሎጂ Co., Ltd. እ.ኤ.አ. በ 2007 የተመሰረተ እና በአለም አነስተኛ የሸቀጦች መዲና በሆነችው በዪዉ ፣ ቻይና ውስጥ ይገኛል። የጥፍር ምርቶች ፕሮፌሽናል አምራች ነው እንደ ጄል ፖሊሽ ፣ uv led የጥፍር መብራቶች ፣ የኤሌክትሮኒክስ የጥፍር ቁፋሮዎች ፣ ከፍተኛ የሙቀት መጠን sterilizer እና uv sterilizer ካቢኔቶች ፣ የውበት ዕቃዎች ፣ የእጅ መታጠቢያ መሳሪያዎች ፣ ወዘተ. . አሁን ሶስት የምርት ስም "Faceshowes እና EG" አለን:: CE፣ ROHS፣ BV፣ MSDS፣ SGS አልፈዋል። “መፍጠር፣ አሸናፊ እና ማጋራት” በሚለው መፈክር የኩባንያችን ፍልስፍና “ታማኝነት፣ ቀልጣፋ፣ በቅንነት አገልግሎት፣ አብሮነትን መገንባት፣ ለጥቅማጥቅሞች መጣር” ነው። «FACESHOWES»ን የቻይና ከፍተኛ 3 ብራንድ ለማድረግ ቆርጠን ተነስተናል። የአለም ታዋቂው የጥፍር ምልክት! ፋብሪካ 10,000 ካሬ ሜትር ቦታ ይይዛል, ወደ 200 የሚጠጉ ሰዎች, R & D እና የ 10 ሰዎች ዲዛይን ቡድን, ዓመታዊ ሽያጭ በ 2018 120 ሚሊዮን ዩዋን ደርሷል. ግባችን ለሚቀጥሉት አመታት በእጥፍ መጨመር ነው. ኩባንያችን የላቀ የማምረቻ መሳሪያዎች, ፍጹም ጥራት ያለው ስርዓት እና ቀልጣፋ የሎጂስቲክስ ስርዓት አለው. የኦሪጂናል ዕቃ አምራች/ኦዲኤም አገልግሎቶችን እናቀርባለን።ከቻይና ትላልቅ የጥፍር ሱቆች እና የንግድ ኩባንያዎች ጋር የረጅም ጊዜ እና የተረጋጋ ትብብር መሥርተናል። እንደ አውሮፓ፣ አሜሪካ፣ ደቡብ አሜሪካ፣ ሩሲያ፣ ዩክሬን ጃፓን እና ደቡብ ኮሪያ ወዘተ የመሳሰሉ ከ100 በላይ አገሮችን ልከናል። በአስተማማኝ ጥራት ፣ ተወዳዳሪ ዋጋ እና ሙያዊ አገልግሎቶች ፣ በዓለም ዙሪያ ካሉት ክሊንቶች ከፍተኛ ዝና አግኝተናል። በየዓመቱ 2 ወይም 3 የተለያዩ የውጪ ኤግዚቢሽኖች እንደ HK fair፣cosmoprof fair፣የሩሲያ የውበት ትርኢት ላይ እንገኛለን። Zhejiang Rongfeng Electronic Technology Co., Ltd. ከመላው አለም የመጡ ጓደኞችን እንኳን ደህና መጣችሁ። ልባዊ ትብብርዎን ይጠብቁ! ፕሮፌሽናል ማምረቻ ፋብሪካ እና ዲዛይን ቡድን አለን። የተጠቃሚ ተሞክሮ እና ፈጠራን እንደ የምርት ጽንሰ-ሐሳብ እንወስዳለን. ከምርቱ የመጀመሪያ ንድፍ ጀምሮ, በቋሚነት እናስተካክላለን, ከዚያም ከሙከራ ምርት በኋላ ወደ ምርቱ እንገባለን. አንዳንድ ጊዜ በመሠረታዊ መረጃ ላይ የተመሰረተ ነው, እና በተደጋጋሚ ይተገበራል. ልምድ, የምርቱን ዲዛይን ማስተካከል, አዲሱ ምርት ከህጎች እና የነገሮች መርሆዎች ሳይወጣ በልዩ ጽንሰ-ሀሳብ የተጠናቀቀ ነው.ይህም እንደ ሮንግፌንግ ባሉ ኩባንያዎች የኢንዱስትሪ ደረጃዎችን በማስተዋወቅ እና በምስማር ኢንዱስትሪው ሊዳብር ስለሚችል በትክክል ነው. እና እድገት በዘለለ እና ወሰን። በጊዜው ጎርፍ ሮንግፌንግ ከገበያው ጋር መላመድ፣ የምርት ማሻሻያዎችን ማፋጠን፣ የአገልግሎት ቴክኖሎጂን ማሻሻል፣ ስልጠናን ማሳደግ እና ከበርካታ የኢንዱስትሪ እኩዮች፣ ትምህርት ቤቶች እና ማህበራት ጋር በመስራት ለጥፍር ኢንዱስትሪ ብሩህ ተስፋ መፍጠርን ይቀጥላል።Rongfeng በፍጥነት በማደግ ላይ ያለው፣ በመላ ሀገሪቱ በሚገኙ በርካታ አውራጃዎች፣ ማዘጋጃ ቤቶች እና በራስ ገዝ ክልሎች፣ እስከ ባህር ማዶ ክልሎች የህብረት ስራ መደብሮች ያሉት እና በአገር አቀፍ ደረጃ ከአንድ መቶ በላይ የህብረት ስራ መደብሮች ያሉት እና እያደገ ነው። ሁሉም የሮንግፌንግ ምርቶች በተናጥል የተመረመሩ እና የተዘጋጁት በምርት ስሙ ነው። ጤና፣ ደህንነት፣ የአካባቢ ጥበቃ እና ዘላቂነት የሮንግፌንግ ውበት ማሳደድ ናቸው።
ናይ ዩናይትድ ስቴትስ ፕሪዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ኣብ ቅድሜና ከበድቲ ሰሙናት ይፅበዩና ኣለው ክብሉ ኣጠንቂቖም፤ሰራዊት እታ ሃገር ንሆስፒታላት ንምሕጋዝ ተዋፊሮም ኣለው።ኣብ ጣሊያንን ስፔይንን ምልክታት ኣወንታዊ ምዕባለታት ይርኣዩ ከምዘለው ተሓቢሩ። ናይ ዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝዳንት ኣብ ዝቕፅሉ ሰሙናት ህይወቶም ዝስእኑ ሰባት ክውስኽ ትፅቢት ብምግባር ከቢድ ክኸውን እዩ ኢሎም።ብኻሊእ ወገን ድማ ሰበስልጣ ዋይት ሃውስ እቲ ለበዳ ብስፍሓት ኣብዝተርኣየለን ዓበይቲ ከተማታት ምጉዳል በዝሒ ናይቲ ሕማም ምርኣይ ክጅምር እዩ ክብሉ ተስፋ ይገብሩ ኣለው። ፕሬዝዳንት ትራምፕ ኣብ ዝሃቡዎ መብርሂ ‘’በዝሒ ናይ ዝሞቱ ናብ ዝለዓለ ጠርዙ ናብ ዝድይበሉ እዋን ኢና ንኣቲ ዘለና።ቅድሚ ሎሚ ሪኢናዮ ናብ ዘይንፈልጥ ቁፅሪ ወይ ኩነታት ንኣቲ ከምዘለና እኣምን’’ ክብሉ ደረጃ ናይቲ ሓደጋ ኣሚቶም። ሰራዊት ዩናይትድ ስቴትስ ልዕሊ ሓደ ሽሕ ሰብ ሕክምና ብምልኣኽ ይሕግዝ ኣሎ።ምንስቴር ምክልኻል US ማርክ ኤስፐር ድሮ ኣማእቲ ወታደራት ኣብ ከተማ ኒው ዮርክ ምእታዎም ገልፆም። ናይ ኒው ዮርክ ማእኸል ጃኮብ ጃቪስ 2,500 ዓራት ዝሕዝ ሆስፒታል ክኸውን እዩ። ማርክ ኤስፐር ‘’እቲ ሆስፒታል ኣብ ዩናይትድ ስቴትስ ዝዓበየ ሆስፒታል ክኸውን እዩ፤ ብሰራዊት ዩናይትድ ስቴትስ እዩ ዝሳለጥ’’ ኢሎም። ናይ ሓይሊ ባሕሪ መርከብ ሆስፒታል ኣብ ኒው ዮርክ ትርከብ።ካልእቲ ድማ ኣብ ሎሳንጀለስ ኣትያ ኣላ።እዘን ናይ ሓይሊ ባሕሪ ናይ መርከብ ሆስፒታላት ካብ ሆስፒታል ዝውሰዱ ኮሮናቫይረስ ዘይብሎም ሕሙማት ዝሕከሙለን እየን ክኾና። ኣብ ምዕራባዊ ክፍለ ግዝኣታት ዩናይትድ ስቴትስ ኦሪገንን ዋሽንግተንን ኣዚዮም ተደለይቲ ዝኾኑ ኦክስጂን መወሃቢ ማሽናት /ቬንትሌተራት/ በቲ ለበዳ ኣዚየን ናብ ዝተጠቕዓ ክፍለ ግዝኣታት ብፍላይ ናብ ኒው ዮርክ ከምዝልእኻ ገሊፀን ኣለዋ። ኣብ ዩናይትድ ስቴትስ ህይወቶም ካብ ዝስኣኑ ልዕሊ 9,700 ሰባት እቶም ሲሶ ኣብ ኒው ዮርክ ዝሞቱ እዮም። ኣብ ፐንስለቨኒያ፣ኮሎራዶን ኣስታት 1,000 ሰባት ብኮሮና ቫይረስ ምትሓዞም ዝመዝገበት ዋና ከተማ ዩናይትድ ስቴትስ ዝኾነት ዋሽንግተን ዲሲን እናወሰኸ ምኻዱ ስግኣት ፈጢሩ ኣሎ ። ሰበስልጣን ዋይት ሃውስ ኣንፃር ኮሮናቫይረስ ይካየድ ኣብዘሎ ግጥም ኣፋፍኖት ተስፋ ይርእዩ ከምዘለው ይዛረቡ ኣለው። ፕሬዝዳንት ትራምፕ ዝቕፅል ሰሙን ዝካየድ ብዓል ፋሲካ ምኽንያት ብምግባር ኣብ ዘሕለፉዎ መልእኽቲ ህዝቢ ንሰራሕተኛታት ጥዕና ክፅልዩ ሓቲቶም። እዚ ከምዚ ኢሉ እናሃለወ ኣብ ዝሓለፈ ሰሙን ብኮሮናቫይረስ ምልካፎም ዝተፈለጠን ሆስፒታል ዝኣተውን ቀዳማይ ምንስቴር ብሪታኒያ ቦሪስ ጆንሰን ሎሚ ሶኑይ እውን ኣብ ሆስፒታል ይርከቡ። ብሰንኪ ዝለዓለ ረስኒ ንጥንቃቐ ሆስፒታል ዝኣተው ንሶም ሕዚ እውን ስልጣን መንግስቶም ኣብ ትሕቲ ቁፅፅሮም ከምዝርከብ ቤት ፅሕፈቶም ሓቢሩ። ብሪታኒያ እቲ ለበዳ ብስፍሓት ይርኣያ ዘሎ ሃገር ኮይና ኣላ። ትማሊ ሰንበት ልዕሊ 600 ዜጋታታ ሞማቶም መዝጊባ ኣላ። ካሎኦት ሃገራት ኣውሮፓ ከበድቲ ሰሙናት ሓሊፈን ገለ ምምሕያሽ የርእያ ኣለዋ። ዝዓበየ ብዝሒ ዝሞቱ ዝመዝገበት ጣሊያን ኣብ ውሽጢ ክልተ ሰሙናት ዝወሓደ ወሰኽ መዝጊባ።ስፔይን እውን በዝሒ ዝተትሓዙን ዝሞቱን ይጎድል ምህላው ዝሕብር ቁፅሪ መዝጊባ ኣላ። ኣብ ፈለማ ኣዚያ ተወቒዓ ዝንበረት ደቡብ ኮሪያ ሎማዕንቲ ሶኑይ 47 ሓደሽቲ መዝጊባ ኣላ።ካብቲ ከባቢ ብዙሕ ኣብ ዘይርሓቐት ጃፓን ዛጊድ 3,600 ሰባት መዝጊባ ትርከብ።ኣብ ቶኪዮ ሓዊሱ በዝሒ ይልከፉ ዘለው ይውስኽ ምህላው ሻቐሎት ኣሎ። ቀዳማይ ምንስቴር ጃፓን ሺንዞ ኣቤ መንግስቶም ኣብ ቶክዮን ካልኦት ሽዱሽተ ከባቢታትን ንሓደ ወርሒ ዝዘልቕን ሰባት ካብ ገዛውቶም ከይወፁን ዝኽልክል ሓዊሱ ህፁፅ ግዜ ከምዝእውጅ ገሊፆም።መንግስቲ ናይ 1 ትርሊዮን ዶላር ቁጠባዊ ናይ ሓገዝ ፓኬጅ ንምሃብ ትልሚ ከምዘለዎ ኣፍሊጡ። ሰበስልጣን ኣውስትራሊያ ኣብ ልዕሊ ኣናእሽቱ ሹቓት ዝተነብረ ናይ ምዕፃው ትእዛዝ ዝቕፅል ሰሙን ዝተረፉ ትካላት ንግዲ ድማ ሓደ ግንቦት ንምልዓል ይሓስቡ ኣለው።ኣውስትራሊያ በቲ ቫይረስ ዝተለኸፉ 12,000 መዝጊባ ኣላ። እዚ ከምዚ ኢሉ እናሃለወ ናይ ሕቡራት መንግስታት ዋና ፅሓፊ ኣንቶኒዮ ጉተርዝ ኣብዚ እዋን ለበዳ ኣብ ልዕሊ ደቂ ኣንስትዮ ዝፍፀም ዓመፅ በደል ብዘሰንብድ ኣገባብ ድሕሪ ምውሳኹ መንግስታት ንደቂ ኣንስትዮ ክከለኻሉ ፀዊዖም።
በህዳሴ ግድብ አካባቢ ሰርገው በመግባት ሽብር ለመፍጠር ያሰቡ ቡድኖች ላይ የተወሰደው ወታደራዊ እርምጃ የማያዳግምና ለቀጣይ ትምህርት የሰጠ እንደነበር ሌተና ጀነራል አስራት ዴኔሮ ገለፁ። መንግስት ያቀረበላቸውን የሰላም ጥሪ ያልተቀበሉ የጉምዝ ታጣቂዎችን ሽብርተኛው ህወሓት በሱዳን አሰልጥኖና አስታጥቆ በአልመሃል አቅጣጫ ጥቃት ለማድረስና የህዳሴውን ግድብ ግንባታ ለማደናቀፍ ሙከራ አድርጎ እንደነበር የመተከል ዞን የተቀናጀ ግብረ ሀይል ኮማንድ ፖስት ዋና ሰብሳቢ ሌተናል ጄኔራል አስራት ዴኔሮ ገልፀዋል። የኢፌዴሪ መከላከያ ሰራዊትና በቀጣናው የተሰማሩ የክልል ልዩ ሀይሎች ለተከታታይ ሶስት ቀናት በአሸባሪው ተላላኪዎች ላይ በወሰዱት እርምጃ ሀገር እና ህዝብን የሚያኮራ ጀብዱ መፈፀማቸውን ተናግረዋል። በሽፍቶቹ ላይ በተወሰደው የማያዳግም እርምጃ የሰራዊቱ ጀግንነትና ፅናት ጎልቶ የታየበት አጋጣሚ መሆኑን ያነሱት የኮማንድ ፖስቱ ኃላፊ፣ በህዳሴ ግድብ አካባቢ ጥቃት መሰንዘር እንደማይቻል ለሌሎች የውጭና የውስጥ ጠላቶችም ትምህርት ሰጥቶ ማለፉን ነው ያረጋገጡት። የኢትዮጵያ ታላቁ የህዳሴ ግድብ ግንባታ ስራ ለደቂቃ ሳይቋረጥ በመካሄድ ላይ መሆኑን በመግለፅ፣ የፀጥታውን አስተማማኝነት ለማረጋገጥ ሰራዊታችን ማንኛውንም መሰዋእትነት እየከፈለ እንደሚገኝና ይህን ለማድረግ አስተማማኝ ዝግጁነት እንዳለውም አረጋግጠዋል። ባሳለፍነው ሳምንት በቀጣናው ሰራዊቱ ባደረገው ውጊያ ከ170 በላይ የጥፋት ሀይሎች መደምሰሳቸውን የመከላከያ ሰራዊት ሚዲያ ክፍል ዘግቧል። ጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣ Share on Facebook Tweet Follow us Filed Under: Middle Column, News Tagged With: ethiopian terrorists, operation dismantle tplf, tplf terrorist
ኣቶ መብራህቱ ገብረመድህን ዝተባህሉ ኤርትራዊ ብሰንኪ’ቲ ኣብ መንጎ ኤርትራን ኢትዮጵያን ዝተፈጥረ ኹናት ንልዕሊ 40-ዓመታት ንዘገልገልሉ ኣብ አዲስ ኣበባ ዝርከብ ኤምባሲ ኣሜሪካን ዝነበሩላ ከተማ ኣዲስ አበባን ሐዲጎም ናብ ኣሜሪካ ከም ዝወፁ ተዛሪቦም። ኣቶ መብራህቱ ካብ ኣዲስ ኣበባ ኣብ ዝወፅሉ እዋን ንኢትዮጵያውያን ፈተውቶም መጀመርያ ንአቶ በላይ ኣባይ ደሓር ኸአ ንበዓል ሞያ ሕጊ አቶ ኢትባረኽ ግደይ ሕጋዊ ወከልቲ ንብረቶም ጌሮም ከም ዝሓደግዎም’ውን ይገልፁ። ክልቲኦም ወከልቶም “ሕጋዊ ውክልና እናሃለወና ኣቦይ ብህይወት የለን ብሕታዊት ወራሲት ኸአ ኣነ’ያ ኢላ ቤት ፍርዲ ክውስነላ ጌራ ብዝበልዋ ጋል በይኖም ንአቶ መብራህቱ ሕጋዊ ውክልና የብሎምን ክትብል ብዘቕረብቶ ናይ ሓሶት ክሲ በደል ወሪዱና” ክብሉ ገሊፆም። ሚኒስተር ፍትሒ ኢትዮጵያ'ውን ብናይ ሕጊ ሞያይ ንኸይሰርሕ ን'5-ዓመታት ከም ዝአገደኒ ብሬድዮን ተለቪዥንን ገሊፁ ኢሎም ኣቶ ኢትባረኽ። ዕለታዊ ፈነወ ድምጺ ኣመሪካ 07/12/2022 ፈነወ ድምጺ ኣመሪካ ቋንቋ ትግርኛ ታሕሳስ 7,2022 ፈነወ ድምጺ ኣመሪካ ቋንቋ ትግርኛ ታሕሳስ 7,2022 ዜና (ኦቻ ግጭት ክልል ኦሮምያ ሰባት ይዘናበሉ ምህላዎም ይገልጽ: ፖሊስ ጀርመን ዕልዋ ፈቲኖም ዝበሎም ጥርጡራት ኣብ ቐይዲ የእትው: ኣብ ክፍለ ግዝኣት ጆርጅያ ዲሞክራት ይዕወቱ) መደብ ስድራቤትን ደቂ ኣንስትዮን ከም ኡ'ውን ጸብጻብ ዋንጫ ዓለም የጠቓልል
የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የሀገሪቱን የግምጃ ቤት የውጭ ሀብት ቁጥጥር ጽሕፈት ቤት (OFAC) ዋቢ በማድረግ በድህረገጹ ሰፈረው መግለጫ እንደገለጸው ከሆነ በግለሰቦቹ ላይ የንብረት እገዳ የተጣለው አሁን ካለው የሩሲያ እና ዩክሬን ጦርነት በተያያዘ ነው፡፡ ሩሲያ በዩክሬን ላይ ኢ-ፍትሃዊ ጦርነት ማወጇን የሚትተው መግለጫው ፤ እገዳው ለቭላድሚር ፑቲን ቅርብ በሆኑና ኃብታቸው በአሜሪካ ውስጥ ያለ ወይም በአሜሪካ ውስጥ ባሉ ግለሰቦች እና አካላት የሚተዳደር ኃብትና ንብረት ባለቸው ሰዎች ላይ ያነጣጠረ ነውም ብሏል፡፡ በተጨማሪም፣ በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ 50 በመቶ ወይም ከዚያ በላይ በአንድ ወይም በብዙ የታገዱ ሰዎች አክሲዮን ያለባቸው ንብረቶች ከሆኑ እንደሚታገዱ ተገልጿል፡፡ እነዚህ ክልከላዎች ማናቸውንም የገንዘብ፣ የእቃ ወይም የአገልግሎቶች አቅርቦት፣ ወይም የታገደ ሰው ማንኛውንም መዋጮ ወይም የገንዘብ አቅርቦት፣ እቃዎች ወይም አገልግሎቶች መቀበልን ያካትታሉም ነው የተባለው። እንደ የአሜሪካው የግምጃ ቤቱ የውጭ ሀብት ቁጥጥር ጽሕፈት ቤት (OFAC) ከሆነ ንብረታቸው እና ኃብታቸው በልዩ ሁኔታ ከታገደባቸውና ለፑቲን ቅርብ ናቸው ከተባሉ አካላት እንደ ዩሪ ኮቫልቹክ፣ ኪሪል ኮቫልቹክ፣ ዲሜትሪ ሌባዴቭ፣ብላድሚር ኪንየግኒን፣ኢሌና ጎርጂቪያ የመሳሰሉትን ጨምሮ 13 የሩሲያ ቢልየነሮች ይገኙበታል፡፡ ፑቲን ከድርጊታቸው እስካልታቀቡ ድረስ አሜሪካ የሩሲያ መንግስት ከፍተኛ ኢኮኖሚያዊ እና ዲፕሎማሲያዊ ዋጋ እንዲከፍል ላድረግ ቁርጠኛ እንደሆነችም አክሏል መግለጫው፡፡
‹‹አምና በሰላም በጤና 13ቱን ወር አስጨርሰኸናል፡፡ መጪውን ዓመት ደግሞ በሰላም እንድታደርሰን ይሁን፡፡ ይኸንን ለሰው ልጅ ለሁሉም ፍጥረት ብለህ የፈጠርከውን ንፁህ ውኃ በአንተ ኃይል አጣርተህ ያስቀመጥከውን በሐይቅህ ላይ ምስጋናህን እናቀርባለን፡፡ ውኃ ንፁህ ነውና›› ይህ ምርቃት እሑድ መስከረም 25 ቀን 2007 ዓ.ም. በቢሾፍቱ ከተማ ሆራ አርሰዲ (አርሰዲ ሐይቅ) ዳርቻ አንጋፋው አቶ ስለሺ ዳባ በባህላዊ የኦሮሞ አለባበስ ተውበው የአንበሳ ለምድ አጥልቀው አንፋሮ ደፍተውና ጋሻ ይዘው ነው፡፡ ቡራኬው በየዓመቱ ከመስቀል በዓል በኋላ በሚመጣው እሑድ የሚከበረውን የኢሬቻ በዓል ተከትሎ የመጣ ነው፡፡ ኢሬቻ ከተከበሩትና ከተቀደሱት የኦሮሞ ክብረ በዓሎች አንዱ ሲሆን ከጥንታውያኑ የኦሮሞ አባቶች ሲወርድ ሲዋረድ እንደመጣ ይነገራል፡፡ በዓሉ በቢሾፍቱ ከተማ ባለፈው እሑድ ሲከበር በሚሊዮን የሚቆጠር ሕዝብ በመገኘት ለበዓሉ ድምቀት ሰጥቶታል፡፡ ከተለያዩ የኦሮሚያ ክልል ዞኖች የመጡ በዓል አክባሪዎች የአካባቢያቸውን ባህል የሚያንፀባርቁ አልባሳት ለብሰው ጫማ ተጫምተው ጌጣጌጥ አጥልቀው ታይተዋል፡፡ ‹‹ኢሬቻ እርጥብ ሣር፣ ቅጠል ቄጠማ አበባ ማለት ነው›› የሚሉት የኦሮሞ አባ ገዳ ዋና ሰብሳቢ የሆኑት አባ ገዳ በየነ ሰንበቶ፣ ኢሬቻው ለእግዚአብሔር ምስጋና የምናቀርብበት ሥርዓት ነው ይላሉ፡፡ ‹‹ኢሬቻ ሣሩን አበባውን እግዚአብሔር ነው ያበቀለው፡፡ ይኸንን አበባውን አብቅለህ ለከብቶች ሣር አብቅለህ፣ ለሰው ልጅ ደግሞ ዘር ሰጥተህ፣ ፍሬ አሰጥተህ ስላደረስከን ለአንተ ኢሬቻ እናቀርባለን፡፡ በክረምቱ መልካው ወንዙ ሞለቶ ዘመድ ከዘመድ ተለያይቶ አሁን ስለተገናኘ እግዚአብሔር ሆየ አንደርስብህምና ለአንተ ኢሬቻ እናቀርባለን፡፡›› በዓሉ በምርቃት ያስጀመሩት ከተለያዩ የኦሮሚያ ዞን የመጡ አባ ገዳዎች እና የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ ሊቀ አዕላፍ ቀሲስ በላይ መኰንን ናቸው፡፡ እንደ አባ ገዳ በየነ አገላለጽ፣ የመመረቂያው ቦታ አድባር ‹‹ድሬ›› ይባላል፤ የተስተካከለ ቦታ ማለት ነው፡፡ ከዚህ ካልተመረቀ ወደታች ወደ ሐይቁ አይኬድም፡፡ ዱለቻ በሬ ይታረዳል፡፡ ከመልካውም ሲኬድ ኮርማ ይታረዳል፡፡ ምርቃቱም ‹‹እንኳን በሰላም ከክረምቱ ወደ ብርሃኑ አወጣኸን፡፡ ዘመኑን በሰላም ያድርግልን፡፡ የእኛን ሕዝብና አገሪቷን ይባርክልን›› የሚል ነበር፡፡ ሆራ አርሴዲ የክብረ በዓሉ ዋነኛ ስፍራ ነው፡፡ ሰፊና ክብ ነው፡፡ አካባቢው ዙርያው በዛፎች ተሸፍኗል፡፡ ለበዓሉ አክባሪዎችና ሥነ ሥርዓቱ ተከታዮች ምቹ ስፍራ ነው፡፡ ታዳሚዎቹ ለምለም ቅጠል ቀጤማ ርጥብ ሣር አደይ አበባ ይዘው ሐይቁ ውስጥ እየነከሩ ይረጫሉ፤ ወደራሳቸውም ያስነካሉ፡፡ ከሐይቁ ዳርቻም ያስቀምጣሉ፡፡ ክርስቲያኖችም፣ ሙስሊሞችም፣ የዋቄ ፈታ ተከታዮችም አሉበት፡፡ ዝማሬና ምርቃት ልዩ ልዩ ሥነ ሥርዓት በሐይቁ ዳርቻ በሚገኘው ዋርካ ሥር ያደርጉታል፡፡ ዋርካውን ‹‹ኦዳ›› ይሉታል፡፡ በኦዳው ዙሪያ ወንዱና ሴቱ አዋቂውና ሕፃኑ በቡድን በቡድን ተቀምጠዋል፤ እጣኑን ያጨሳሉ፣ ሰንደሉን ይለኩሳሉ፡፡ ለሰንደሎች ማስቀመጫ በተሠራው ክብ ብረት ላይ ያስቀምጡታል፡፡ ቡናውን ያፈላሉ፣ ይቀማምሳሉ፡፡ ኅብረ ዝማሬ ያሰማሉ፡፡ ከተቀመጡት ሌላ በርካታ ቁጥር ያለው ሰው ዙሪያውን ቆሞ በጽሞና ሥነ ሥርዓቱን ይከታተላል፡፡ ጸሎቱን ያደርሳል፡፡ በቅርብ ርቀትም ባህላዊውን ጨዋታ የሚያደርጉ ወንዶችም ሴቶችም ይታያሉ፡፡ ተቀምጠው በዓሉን ከሚያከብሩት መካከል የቢሾፍቱ ከተማ ነዋሪዋ ወ/ሮ ዓለምነሽ ተፈራ፣ ‹‹እንኳን ከድፍርሱ ውኃ ወደጠራው ውኃ አሸጋገርከን የምንልበት ኢሬቻ መልካውን የምናከብርበት፣ ሴራውን የምንፈጽምበት ነው፤ መሬሆ የተባለ የምስጋና መዝሙር እናሰማበታለን፤›› ብለዋል፡፡ እጆቻቸው በልዩ ልዩ ቅርፅ የተዘጋጁ በትሮች ይዘው ኢንፋር ራሳቸው ላይ አጥልቀው የሚጨፍሩ ጎረምሶችም ይታያሉ፡፡ በኢትዮጵያ ሰንደቅ ዓላማና በኦሮሚያ ክልል ባንዲራ ባሸበረቀው አካባቢ ከተገኙት እድምተኞች የተለያዩ ባህላዊ ልብሶች ቀይ ነጭና ጥቁር ኅብረ ቀለማት ያለውን የባህል አልባሳት ለብሰው ይታያሉ፡፡ ከእነዚህም መካከል ከሰንዳፋ የመጡት አቶ ስለሺ ዳባ ያጠለቁት አንፋሮ የአንበሳ ምልክት፣ የያዙት ጋሻ (ዋንታ) ውኃ ውስጥ ከሚኖረው የጉማሬ ቆዳ የተለበደበት ነው፡፡ ‹‹ወደ ሆራ አርሴዲ ሲወረድ ሴራ (ሥርዓት) አለው፡፡ በዋንታው ውኃ ይቀዳና ይረጭበታል፤›› ብለዋል፡፡ በበዓሉ ላይ ከአባ ገዳዎች ጋር ሲመርቁ ያገኘናቸው ሊቀ አዕላፍ ቀሲስ በላይ መኰንን የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ ናቸው፡፡ ‹‹ኢሬቻ ትርጉሙ እርቅ ማለት ነው፡፡ ሰዎችና ሰዎች የሚታረቁበት እግዜርና ሰው የሚታረቁበት ሰላም፣ ስምምነት አንድነት ምቾት ማለት ነው፡፡ በክረምት ወንዞች ሄደው ሳያልቁ ሳይደርቁ እዚህ ያለውና እዚያ ሳይገናኝ ይቆያል፡፡ ስለዚህ ወደ ወንዙ ይሄድና ከወዲህና ማዶ ያለው ‹አላችሁ ደርሳችኋል እኛ ደርሰናል› እያለ እርስ በርስ ሰላምታ ይለዋወጣል፡፡ በዚህ አጋጣሚ ኢሬቻውን ፈጽሞ ይሄዳል፡፡›› ኢሬቻ የተከበረበት መስከረም 25 የክረምት ማብቂያ ማግስቱ መስከረም 26 ቀን የመፀው ወቅት የአበባ መግቢያ መሆኑን የሚናገሩት ሊቀ አዕላፍ ቀሲስ በላይ፣ መስከረም 25 ቀን (በኋላ መስከረም 10) ተቀፀል ጽጌ (አበባን ተቀዳጅ) እየተባለ በስድስተኛው ክፍለ ዘመን ከነበሩት አፄ ገብረ መስቀል ዘመን ጀምሮ እስከ አፄ ኃይለ ሥላሴ ድረስ በቤተ መንግሥት ይከበር እንደነበር አስታውሰዋል፡፡ በኢሬቻ ላይ በክብር እንግድነት ከተገኙት ከፍተኛ ሹማምንት መካከል የተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አባዱላ ገመዳ ይገኙበታል፡፡ በክብር ቦታቸው ላይ እንዳሉ ኢሬቻን እንዴት ይገልጹታል? አልናቸው፡፡ ፈገግታ በማይለየው አንደበታቸውም፣ ‹‹ኢሬቻ የገዳ ሥርዓት አንድ አካል መሆኑን ለሺሕ ዓመታት በኦሮሞ ባህል ውስጥ የቆየ፣ ኦሮሞዎች አደይ ሲፈነዳ በጋራ ተሰብስበው አንድ አምላካቸውን የሚያመሰግኑበት፣ ዝናባማ ደመናውን ያሳለፈ፣ አዲሱን ዓመት ደግሞ በሰላም እንድንከርም አድርገን የሚሉበት፣ ያለፈው ታሪክ እንዳይደገም የሚማፀኑበት መሆኑን አወጉን፡፡ ባለፈው የተጣላ ይታረቃል፡፡ ቂም የተያያዘ ይታረቃል፣ ያላገባ እንዲያገባ መጥፎ ሱስ ያለው እንዲተው ብዙዎች ነገሮች አባ ገዳው በሚያውጁት መሠረት ይሄዳልም አሉን፡፡ ‹‹የአባ ገዳውን አዋጅ ዓመቱን ሙሉ የሰማው ሁሉ ስለሚያከብረው ትልቅ ነገር ነው፡፡ እኔ ኢሬቻን በጣም ነው የምወደው›› የሚሉት አፈ ጉባኤ አባዱላ፣ ‹‹እንደምታዩት ከተለያየ አካባቢ ሃይማኖት ሳይገድባቸው የተለያየ ክልል ውስጥ መኖራቸው ሳይከልላቸው የሚሰበሰቡበት፣ የሚነጋገሩበትና የሚጨዋወቱበት እዚህ ለመድረሳቸው ምስጋና የሚያቀርቡበት፣ አዲሱን ዓመት በብሩህና በተስፋ ለማሳለፍ የሚመኙበት በዓል ስለሆነ ሁልጊዜ እዚህ መገኘት እፈልጋለሁ፤›› ብለዋል፡፡ ኢሬቻን ከገዳ ሥርዓት ጋር በማያያዝ በዓለም መንፈሳዊ ቅርስነት ለማስመዝገብ የክልሉ ባህልና ቱሪዝም ቢሮ ከቅርብ ጥናትና ጥበቃ ባለሥልጣን ጋር ከ2005 ዓ.ም. ጀምሮ ጥናት እየሠራ መሆኑን የቢሮው ኃላፊ አቶ መሐሙድ ጅሎ ለሪፖርተር ገልጸዋል፡፡ (R1507 Culture)
ተወላዶ ኦሮሞ ሎሚ ዓርቢ ኣብ ፊት ንፊት ቤት ዕዮ ጉዳያት ወፃኢ ኣመሪካ ሰልፊ ዘካየዱ ክኾኑ ከለው ኢትዮጵያዊያን ኣመሪካዊያንን ኸኣ ትማሊ ኣብ ፊት ንፊት ዋይት ሃውስ’ዮም ነቲ ሰልፊታቶም ዘካየዱ። ክልቲኦም ወገናት ነንበይኖም ኣብ ልዕሊ ተወላዶ ኦሮሞን ኣብ ልዕሊ ኣባላት ብሄር ኣምሓራን ተፈፂሙን ይፍፀም ኣሎን ንዝበልዎ ምግሃሳትን ቅትለትን ብምቅላሕ ዕላማ’ቲ ሰላማዊ ሰልፍታቶም መንግስቲ ኣመሪካ ምስ መንግስቲ ኢትዮጵያ ዝተሓባበሩን ኣካላት ኣብ ልዕሊ መንግስት ኢትዮጵያ ፀቅጢ ክገብር ንምሕታት ምኻኑ ተዛሪቦም’ለዉ። ዕለታዊ ፈነወ ድምጺ ኣመሪካ 03/12/2022 ፈነወ ትግርኛ ቀዳም ድምጺ ኣሜሪካ ፈነወ ቛንቛ ትግርኛ ካብ ሶኑይ ክሳብ ሰንበት ይፍነው። ፈነወ ቛንቛ ትግርኛ ካብ ሶኑይ ክሳብ ዓርቢ ብዕለታዊ ዜና ይጅምር፥ እዋናዊ ጉዳያትን ሰሙናዊ መደባት'ውን የጠቓልል ።ቀዳምን ሰንበትን ኣብቲ ሰሙን ዝተፈነው መደባት ብምድጋም ፈነወ ቛንቛ ትግርኛ ይኻየድ።
የተቀደሰ ሕይወት ሳይኖሩ ለወንጌሉ እንደሚገባ መመላለስ አይቻልም። መቀደስ ማለት መለየት ማለት ነው። ስለሆነም፥ እኛ ከዓለም አሠራር ወይም አስተሳሰብ የተለየን ነን። ከኃጢአት የተለየን ነን። እንዲሁም ለእግዚአብሔር የተለየን ነን። ይህ ማለት በምናደርገው ነገር ሁሉ እግዚአብሔርን ማክበር አለብን። ጳውሎስ በዚህ የኤፌሶን ክፍል በቅድስና ላይ በማተኮር የሚከተሉትን እውነቶች ገልጾአል። ሀ. መቀደስ ማለት ከዓለማውያን በተለየ መንገድ ማሰብ ነው። ቅድስና የሚጀምረው ከአስተሳሰባችን ነው። አእምሯችን የሕይወታችን፥ የባሕርያችንና የተግባራችን ምንጭ ነው። ያልታደሰ አእምሮ ዓለም የምታተኩርባቸውን ነገሮች በአስፈላጊነት ይገነዘባል። ስለሆነም፥ ዓለማዊ አእምሮ ስለ ወሲባዊ እርኩሰት፥ ጎሰኝነት፥ በትምህርት መኩራራት፥ ራስ ወዳድነትና የመሳሰሉት ያስባል። እግዚአብሔርን የሚያስደስት አእምሮ በቤተ ክርስቲያን በአንድነት ስለ መኖር፥ ስለ ምስክርነት፥ የተቸገሩትን ስለ መርዳትና ስለ ሌሎችም እግዚአብሔርን ደስ ስለሚያሰኙ ነገሮች ያስባል። ለ. መቀደስ ማለት እግዚአብሔርን የማያስከብሩትን ነገሮች ለማስወገድና የእግዚአብሔር ልጆች መሆናችንን የሚያንጸባርቁትን ነገሮች ለመልበስ መቁረጥ ነው። ጳውሎስ ይህንን ምርጫ ከልብስ ጋር ያነጻጽረዋል። የአንድ ሰው ልብስ በሚያድፍበት ጊዜ ያወልቅና ንጹሑን ይለብሳል። በተመሳሳይ ሁኔታ፥ ተግባራችን፥ አስተሳሰባችንና አመለካከታችን በኃጢአት በሚጎድፍበት ጊዜ አውጥተን በመጣል የእግዚአብሔር ልጆች መሆናችንን በሚያሳዩ አዳዲስና ንጹሕ ባሕርያት እንለውጣቸዋለን። እነዚህ ልንለብሳቸው የሚገቡን ነገሮች ምን ምንድን ናቸው? ውሸትንና በሌሎች የመጠቀምን ሁኔታ አስወግደን እውነትን እንናገራለን። እውነተኛ ተግባራትንም እናከናውናለን። ከሰዎች ጋር መልካም ግንኙነቶች ይኖሩናል። በሰዎች ላይ በምንቆጣበት ጊዜ በፍጥነት ቁጣችንን አስወግደን በኑዛዜና ይቅርታን በመጠየቅ ነገሮችን እናስተካክላለን። ከመስረቅና ከትጉሕ ሠራተኝነት ከመሸሽ ይልቅ በታማኝነትና በትጋት እንሠራለን። (መስረቅ የተለያዩ መልኮች አሉት። ከሥራ ቦታ እስክሪብቶ እንሥተን ስንጠቀም፥ በሰዓት ከሥራ ገበታችን ላይ ሳንገኝ ስንቀር ወይም ሰዓቱ ሳይደርስ ስንሄድና ሙሉ ክፍያ ስንቀበል እንሰርቃለን።) ግን ለምን እንሠራለን? ሀብታም ለመሆን ነው? ጳውሎስ ለሌላቸው ሰዎች የምናካፍለው እንዲኖረን መሥራት አለብን ብሏል። ሌሎችን ሰዎች ማማትና ስለ ወሲባዊ ርኩሰቶች መነጋገር ትተን ሰዎችን ስለሚያንጹና ስለሚያከብሩ ነገሮች ብቻ እንነጋገራለን። ለራሱ ለግለሰቡ የማንናገረውን ነገር ለሌሎች ልንናገርበት አይገባም። ስለ ሌላ ሰው ምንም ባንናገር መልካም ነው። ያውም ለምናማው ሰው ልንናገር የማንችለውን። የምንናገረው ሰሚውን የማያንጽ ከሆነም አለመናገሩ ይመረጣል። ከመራርነት፥ ቁጣ፥ ጠብ ወይም ስድብ የራቁ መንፈሳዊ ባሕርያት ይኖሩናል። ቸሮችና ርኅሩኆች በመሆን የሚጎዱንን ይቅር እንላለን። የይቅርታ ምሳሌያችን በክርስቶስ በኩል ኃጢአታችንን እግዚአብሔር ይቅር ማለቱ ነው። ከወሲባዊ ኃጢአቶች ሁሉ እንርቃለን። መጽሐፍ ቅዱስ ከትዳር ጓደኛችን ጋር ብቻ ወሲብን እንድንፈጽም ያስተምረናል። ያላገቡ ሰዎች ከማግባታቸው በፊት ወሲብን መፈጸም የለባቸውም። ያገቡትም ከትዳር ጓደኞቻቸው ውጭ መሄድ የለባቸውም። እግዚአብሔር ከወሲብ ኃጢአት የማይመለሱትን ሰዎች እንደሚቀጣ ተናግሯል። ሐ. እንቀደስ ዘንድ ከመንፈስ ቅዱስ ጋር ግንኙነት ሊኖረን ይገባል። ጳውሎስ ክርስቲያኖች እምነታቸውን የሚያንጸባርቅ የተቀደሰ ሕይወት መምራት እንዳለባቸው ካስተማረ በኋላ፥ ከመንፈስ ቅዱስ ጋር ባላቸው ግንኙነት ሊያደርጓቸው የሚገቧቸውን አያሌ ነገሮች ጠቅሷል። እግዚአብሔርን የሚያስከብር የተቀደሰ ሕይወት የምንኖርበትን ኃይል የሚሰጠን መንፈስ ቅዱስ ከሆነ፥ በቀረበ መንፈሳዊ መንገድ ከእርሱ ጋር መዛመዳችን እጅግ አስፈላጊ ነው። (እነዚህ ከመንፈስ ቅዱስ ጋር ስለሚኖረን ግንኙነት በአዲስ ኪዳን ውስጥ ከተሰጡን ጥቂት ትእዛዛት ሁለቱ ናቸው። ብዙውን ጊዜ አዲስ ኪዳን መንፈስ ቅዱስ በሕይወታችን ውስጥ ስለሚፈጽመው ተግባር እንጂ ከእርሱ ጋር በአግባቡ ለመዛመድ ምን ማድረግ እንዳለብን አይናገርም።) አንደኛ፥ ጳውሎስ የእግዚአብሔርን መንፈስ ቅዱስ እንዳናሳዝን ይናገራል (ኤፌ. 4፡30)። መንፈስ ቅዱስን የምናሳዝነው እንዴት ነው? በቀዳሚነት መንፈስ ቅዱስን የምናሳዝነው ባልተናዘዝንባቸው ኃጢአቶች እንደሆነ ከዓውደ ንባቡ እንረዳለን። ጳውሎስ ከላይ የዘረዘራቸው ዓይነት የተሳሳቱ ተግባራትና አመለካከቶች በሕይወታችን ውስጥ በሚኖሩበት ጊዜ በውስጣችን የሚኖረውን መንፈስ ቅዱስ እናሳዝናለን። መንፈስ ቅዱስን ካሳዘንነው፤ ኃጢአትን የምናሸንፍበትንና የተቀደሰ ሕይወት ለመኖር የምንችልበትን ኃይል አይሰጠንም። ሁለተኛ፥ ጳውሎስ በመንፈስ ቅዱስ እንድንሞላ አዞናል (ኤፌ. 5፡18)። ጳውሎስ በመንፈስ ቅዱስ እንዴት እንደምንሞላ ወይም በመንፈስ ቅዱስ መሞላት በሕይወታችን ምንን ሊያመጣ እንደሚችል አልተናገረም። ጳውሎስ በዚህ ስፍራ ስለምን ዓይነት መሞላት እንደሚናገር ለመረዳት ዓውደ ንባቡ ሳይረዳን አይቀርም። ጳውሎስ አጽንኦት የሰጠው እንደ ልሳን ወይም ተአምራት ባሉት አስደናቂ ነገሮች ላይ ሳይሆን፥ የተቀደሰ ሕይወት በመኖርና እግዚአብሔርን በማምለክ ላይ ነው። በቅድስና ስንመላለስ በመንፈስ ቅዱስ ኃይል እንኖራለን። እግዚአብሔርን በሚያስከብር መንገድ ልንኖር የምንችለው መንፈስ ቅዱስ ከረዳን፥ ከሞላን፥ ብሎም የኃጢአትን ተፈጥሮ የምናሸንፍበትን ኃይል ከሰጠን ብቻ ነው። በመንፈስ ቅዱስ በምንሞላበት ጊዜ በቅድስና መመላለስ ብቻ ሳይሆን፥ እግዚአብሔርን በሚያስከብር መንገድም እናመልካለን። እነዚህ ሁለቱ በዚህ ስፍራ በሚያስገርም ሁኔታ ተያይዘዋል። የተቀደሰ ሕይወት እስካልኖርን ድረስ እግዚአብሔርን የሚያስደስት አምልኮ ልናካሂድ አንችልም። በመንፈስ ቅዱስ መሞላት አምልኳችንንም ሆነ አኗኗራችንን ያግዘዋል። አኗኗራችን ወይም አምልኳችን ከወንጌሉ ጋር ካልተጣጣመ፥ በልሳን ብንናገር ወይም ተአምራት ብንሠራም በመንፈስ ቅዱስ አልተሞላንም። ጳውሎስ በመንፈስ ቅዱስ ለመሞላት ምን ማድረግ እንዳለብን ያልተናገረው ምናልባትም በመንፈስ ቅዱስ ለመሞላት የሚያስፈልገው ብቸኛው ቅድመ-ሁኔታ ለእግዚአብሔር የተገዛና በቅድስና የተሞላ ሕይወት ስለሆነ ይሆናል። ለመንፈስ ቅዱስ ሙላት እንድንጸልይ እልተነገረንም። ነገር ግን ኃጢአታችንን ከተናዘዝን፥ ሙሉ ለሙሉ ለእግዚአብሔር ከተገዛንና መንፈስ ቅዱስን ከታዘዝን፥ ይሞላናል፥ ይቆጣጠረናል፥ ኃጢአትን እንድናሸንፍና እግዚአብሔርን በሚያስከብር መንገድ እንድንኖር ኃይልን ይሰጠናል። ኃጢአትን በምንሠራበት ጊዜ በመንፈስ ቅዱስ አልተሞላንም ማለት ነው። በመንፈስ ቅዱስ ለመሞላት ከተሰጡት ገለጻዎች አንዱ «በመንፈስ ቅዱስ መሞላት ክርስቲያኑ በተግባርና በባሕርይ ክርስቶስን ይመስል ዘንድ በሕይወቱ ውስጥ ለሚሠራው ለመንፈስ ቅዱስ ራሱን አሳልፎ የሚሰጥበት ልምምድ ነው» የሚል ነው። ማስታወሻ፡— በአዲስ ኪዳን ውስጥ፥ ሦስት የመንፈስ ቅዱስ ሙላት ዓይነቶች የሚታዩ ይመስላል። በመጀመሪያ፥ በመንፈስ ቅዱስ መሞላት መንፈሳዊ ብስለት ላለው ሰው የተሰጠ አገላለጽ ይመስላል። ለዚህም ምክንያቱ ግለሰቡ አብዛኛውን ጊዜ ለመንፈስ ቅዱስ በመታዘዝ መኖሩ ነው ( የሐዋ. 6፡3)። ምንም እንኳ ሁሉም ክርስቲያኖች በዚህ ዓይነት ሕይወት ባይኖሩም፥ እግዚአብሔር ከሁላችንም ይህንኑ ይጠብቃል። ጳውሎስ በኤፌሶን 5፡18 ስለ መንፈስ ቅዱስ ሙላት የተናገረው ከዚህ አንጻር ነው። ሁለተኛ፥ አዲስ ኪዳን አንዳንድ ጊዜ እግዚአብሔር ለአንድ ሰው የሚሰጠውን የተለየ የሕይወት ዘመን አገልግሎት ለማመልከት በመንፈስ ቅዱስ መሞላትን ይጠቅሳል። መጥምቁ ዮሐንስ ለነቢይነት አገልግሎቱ ከተወለደ ጀምሮ በመንፈስ ቅዱስ እንደ ተሞላ ተነግሮለታል (ሉቃስ 1፡15-17)። ጳውሎስ የአሕዛብ ሐዋርያ ይሆን ዘንድ በመንፈስ ቅዱስ እንደ ተሞላ ተገልጾአል (የሐዋ. 9፡17)። ሦስተኛ፥ በመንፈስ ቅዱስ መሞላት ማለት አንድ ሰው ድንገተኛ ሁኔታን ለመቋቋም እንዲችል መንፈስ ቅዱስ ሲያስታጥቀው ማለት ሊሆንም ይችላል። ተግባሩ ከተጠናቀቀ በኋላ ይሄ ማስታጠቅ ይወሰዳል። በሐዋርያት ሥራ ውስጥ የመንፈስ ቅዱስ ሙላት በአብዛኛው ያገለገለው በዚህ መልኩ ነው። ጴጥሮስ በሃይማኖት መሪዎች ፊት በቆመ ጊዜ በመንፈስ ቅዱስ ተሞልቶ ነበር። እስጢፋኖስ ቀደም ሲል በመንፈስ ቅዱስ እንደተሞላ የተገለጸ ሲሆን፥ ሊሠዋ ሲልም እንደገና ተሞልቷል። ጳውሎስ በምትሐተኛው ላይ የተግሣጽ ቃል በተናገረ ጊዜ በመንፈስ ቅዱስ እንደ ተሞላ ተገልጾአል (የሐዋ. 4፡8፥ 31፤ 7፡55፤ 13፡9)።] የውይይት ጥያቄ፡- ሀ) በቤተ ክርስቲያንህ ብዙ ክርስቲያኖች በቅድስና ለመኖር ከላይ ከተጠቀሱት ነገሮች የሚቸገሩት በየትኞቹ አካባቢ ነው? ለ) አንተስ? ሐ) መንፈስ ቅዱስ በሕይወትህ እርሱን የሚያሳዝን ነገር ካላ እንዲያሳይህ ጠይቀው። መንፈስ ቅዱስ ይቅር እንዲልህና በሕይወትህ የሚገኙትን መጥፎ ልማዶች፥ ጥሩ ያልሆኑ አስተሳሰቦችና ኃጢአቶች የምታሸንፍበትን ኃይል እንዲሰጥህ ጠይቅ። (ማብራሪያው የተወሰደው በ ኤስ.አይ.ኤም ከታተመውና የአዲስ ኪዳን የጥናት መምሪያና ማብራሪያ፣ ከተሰኘው መጽሐፍ ነው፡፡ እግዚአብሔር አገልግሎታቸውን ይባርክ፡፡)
የእንግሊዝ መንግሥት የመጀመሪያውን የስደተኞች ቡድን ወደ ሩዋንዳ ለመላክ ያደረገው ሙከራ በፍርድ ቤት ትዕዛዝ በመታገዱ ቢከሽፍም፣ ከተለያዩ ዓለም የመጡ ስደተኞችን ወደ ሩዋንዳ ለመላክ ተጨማሪ በረራዎች እንደሚዘጋጁ መንግሥት ትላንት አስታውቋል። ጥገኝነት ጠያቂዎችን ከእንግሊዝ ወደ ሩዋንዳ ለመውሰድ የሚደረገው በረራ እንዲከናወን ከሀገር ውስጥ ፍርድ ቤቶች ፈቃድ አግኝቶ የነበረው የእንግሊዝ መንግሥት ማክሰኞ ዕለት ሊያደርግ የነበረውን የመጀመሪያ በረራ የሰረዘው የአውሮፓ ሰብዓዊ መብቶች ፍርድ ቤት እቅዱ 'በስደተኞች ላይ ትክክለኛ እና ሊቀለበስ የማይችል አደጋ የደቀነ ነው' በማለቱ ነው። የአውሮፖ ፍርድቤቱ ወደ ምስራቅ አፍሪካዊቷ ሀገር ለመላክ የተዘጋጁት ስደተኞች ከሀገር እንዳይወጡ ቢከለክልም ግን የሀገር ውስጥ ሚኒስቴሯ ፕሪቲ ፓቴል በፓርላማ ቀርበው ባደረጉት ንግግር ወደፊት ለሚደረጉ በረራዎች የሚደረገው ዝግጅት ቀጥሏል ብለዋል። "ከፍተኛው ፍርድቤት፣ ይግባኝ ሰሚው ፍርድ ቤት እና ጠቅላይ ፍርድቤቱ በረራዎችን እንድናካሂድ መብት እንዳለን የወሰኑትን ውሳኔ እንቀበላለን። ሆኖም ስትራስበርግ የሚገኘው የአውሮፓ ሰብዓዊ መብቶች ፍርድቤት ዳኛ ባለቀ ሰዓት ጉዳዩ እስኪታይ ድረስ ስደተኞቹን የሚያስወጣው በረራ እንዲቆም አድርጓል። አሁን ግልፅ ማድረግ የምፈልገው፣ የአውሮፓ ሰብዓዊ መብቶች ፍርድ ቤት ፖሊሲው ወይም ስደተኞቹን የማዘዋወር ተግባሩ ህገወጥ ነው ብሎ አልወሰነም። ሆኖም በትላንቱ በረራ ላይ ተሳፍረው የነበሩ ሶስት ሰዎች እንዳይወጡ ነው የከለከለው። ይሄ ክልከላ ለተወሰነ ግዜ ሊቆይ ይችላል። ግን ወደ ሩዋንዳ የመላካቸውን ጉዳይ ጨርሶ የሚያቆመው አይደለም።" ባሳለፍነው ሚያዚያ ወር በእንግሊዝ እና በሩዋንዳ መንግስታት መሀከል በተደረገው ስምምነት መሰረት የእንግሊዝ መንግስት በትናንሽ መርከቦች ተጭነው ወደ ሀገሩ የሚገቡ ስደተኞችን ወደ ሩዋንዳ የመመለስ እቅድ አለው። የሚያቀርቡት የጥገኝነት ጥያቄ በሩዋንዳ ታይቶ ተቀባይነት ካገኘ፣ እንደ ኢራቅ፣ አፍጋኒስታን እና ሶሪያ የመሳሰሉ ሀገራት የሚመጡ ስደተኞች ወደ እንግሊዝ በመመለስ ፋንታ በሩዋንዳ እንዲኖሩ ይፈቀድላቸዋል። ሆኖም በስምምነቱ መሰረት ቀደም ብለው ወደ ምስራቅ አፍሪካዊቷ ሀገር ሩዋንዳ የተወሰዱ ስደተኞች ለአሶስዬትድ ፕሬስ እንድተናገሩት በርካታ ችግሮች እየደርሱባቸው ነው። ከነዚህ አንዱ የ22 አመቱ ወጣ ፒተር ናዮኒ እ.አ.አ በ2014 በደቡብ ሱዳን የሚካሄደውን የእርስ በርስ ጦርነት ሸሽቶ ከሁለት ወንድሞቹ ጋር የተሰደደ ነው። ለህገወጥ አዘዋዋሪዎች ከፍተኛ ገንዘብ ቢከፍሉም፣ ሁለቱ ወንድሞቹ በመንገድ ላይ ሲገደሉ እሱ ደግሞ በሊቢያ እስር ቤት ውስጥ ሰባት አመታትን አሳልፏል። ባለፈው አመት ማገባደኛ ላይ ደግሞ የተባበሩት መንግስታት የስደተኖች መርጃ ድርጅት ወደ ሩዋንዳ እንዲመጣ እንደተደረገ ይገልጻል። "እኔ አሁን ማለት የምችለው ነገር የለም። እዚህ መኖር አልፈልግም። ወደፊት መሄድ ነው የምፈልገው። ወደ አውሮፓ ወይም ካናዳ - ብቻ እሄዳለሁ። እዚህ ግን አልቀመጥም።" ፒተር አሁን ከሩዋንዳ ዋና ከተማ ኪጋሊ ወደ 60 ኪሎሜትር ርቀት ላይ በሚገኘውና ወደ አውሮፓ ለመሄድ በሚያደርጉት ጥረት ለረጅም አመታት በሊቢያ ይኖሩ የነበሩ ስደተኞችን ለማስጠለል በተሰራው ጋሾራ መጠለያ ጣቢያ ውስጥ ይኖራል። ጋሾራ እንደ መተላለፊያ ጣቢያ ቢቆጠርም፣ እንደ ፒተር ያሉት ግን ምንም መሄጃ አይታያቸውም። "ለእንግሊዝ መንግስት ማለት የምፈልገው የሰው ልጅ፣ የሰው ልጅ መሆኑን ነው። ስትፈልግ ሂድ ወይም እዚህ ሁን ልትለው አትችልም። ወይንም ይህን አርግ፣ ይህን አታርግ አይባልም። አይቻልም። ምክንያቱም እንግሊዝ ነው የሚሻለኝ ካለ እንግሊዝ ነው የሚሻለው። እንደሰውነታቸው ተቀባይነት ሊኖራቸው ይገባል እንጂ ወደ እዚህ ሊዘዋወሩ አይገባም። ወደ አፍሪካ ከመመለስ፣ እዛው እነሱ እስር ቤት ውስጥ መቆየት ይሻላል።" ሩዋንዳ በዓለም ላይ በርካታ ህዝብ በትንሽ ቦታ ተጣቦ የሚኖርባት ሀገር ናት። እ.አ.አ በ1994 ዓ.ም ከተካሄደው የዘር ጭፍጨፋ በኃላ ሀገሪቱ በልማት ላይ ብታተኩርም አሁንም ደሃ ከሚባሉ ያላደጉ ሀገራት መሀክል አንዷ ናት። የሩዋንዳ ባለስልጣናት ሀገራቸው ስደተኞችን በመቀበል የሚያኮራ ታሪክ እንዳላት ቢናገሩም፣ በእንግሊዝ የተሻለ ህይወት ለማግኘት ተስፋ ያደርጉ ለነበሩት ስደተኞች ግን በሩዋንዳ ህልማቸውን ሊያሳካላቸው የሚችለው እድል አናሳ ነው። የተባበሩት መንግስታት የስደተኞች መርጃ ድርጅት መረጃ እንደሚያሳየው ቀደም ሲል ከተቋሙ ጋር በተደረገ ስምምነት ወደ ሩዋንዳ ተልከው የነበሩ በመቶዎች የሚቆጠሩ ሰዎች አሁን ወደ ሶስተኛ ሀገር ተልከዋል። ሆኖም ከእንግሊዝ ጋር በተደረገው ስምምነት ወደ ሩዋንዳ የሚላኩ ስድተኞች ግን ለጥገኝነት ማመልከት የሚችሉት ሩዋንዳ ውስጥ ነው። የእንግሊዝ መንግስት እንደሚለው የሰዎችን ህይወት አደጋ ላይ በመጣል ሰዎችን በህገ ወጥ መንገድ ከሚያዘዋውሩ ወንጀላኛ ቡድኖች ለመታደግ ይሄ መንገድ ትክክለኛው አማራጭ ነው። "ይሄ መንግስት ትክክለኛውን መንገድ ለማድረግ አይፈራም። ባለቀ ደቂቃ ሊመጡ በሚችሉ የህግ ፈተናዎች አንሸነፍም። ወይም ስደተኞችን የማዘዋወሩን ስራ አመፀኞች እንዲያደናቅፉት አንፈቅድም። አፀያፊ ስራ የሚሰሩ የተደራጁ ወንጀለኛ ቡድኖች፣ ሰዎችን እንደ ካርጎ እቃ የሚያዘዋውሩ ክፉ ሰዎችን ቁጭ ብለን እንደልባቸው ሲሆኑ አናይም። ድንበራችንን ለመቆጣጠር መብት የላችሁም መባልን አንቀበልም። የዚህን ሀገር ደህንነት ለማስጠበቅ አስፈላጊውን ነገር ሁሉ እናደርጋለን፣ ለረጅም ግዜ በኖረው ባህላችን መሰረትም የእውነት ችግር ውስጥ ያሉትን መርዳት እንቀጥላለን።" የአውሮፖ የሰብዓዊ መብቶች ፍርድ ቤት፣ የእንግሊዝ ፍርድቤቶች ጥገኝነት ጠያቂዎችን ወደ ሩዋንዳ የሚወስደው በረራ እንዲከናወን የሰጡትን ፈቃድ አልሻረም። ሆኖም የእንግሊዝ ፍርድ ቤት በረራው እንዲከናወን ሲፈቅድ በእያንዳንዱ ተሳፋሪ ስደተኛ ይዞታ ላይ የሰጠው ብይን ባለመኖሩ የአውሮፓ ፍርድ ቤት ለእግድ ተጠቅሞበታል። የእንግሊዝ መንግስት እቅድ ተግባራዊነት፣ በሀገሩ ፍርድ ቤቶች ለመታየት በሐምሌ መጨረሻ ፈቃድ የተያዘ ሲሆን የሰብዓዊ መብት ጠበቃ የሆኑትና በአውሮፓው ፍርድ ቤት መከራከሪያቸውን ያቀረቡት ጆፈሪ ራበርትሰን፣ ስደተኞች የጥገኝነት ጥያቄያቸውን በሩዋንዳ እንዲያቀርቡ መደረጉ፣ መንግስት ከመጡበት ሀገር ጋር ግንኙነት ካለው፣ ሸሽተው ወደመጡበት ሀገር እንዲመለሱ ሊያደርጋቸው ይችላል የሚል ስጋት እንዳላቸው ገልፀዋል። "የሩዋንዳ ዳኛ አንድ ስደተኛ የእውነተኛ ጥገኛ ጠያቂ ነው ብሎ ቢወስን፣ እዛው ሩዋንዳ እንዲቀር ነው የሚደረገው። ወደ እንግሊዝ የመመለስ መብት የላቸውም። ፍርድ ቤቱ ከሚያያቸው ጉዳዮች አንዱም ይሄ ይመስለኛል ምክንያቱም፣ ሩዋንዳ ውስጥ ዝም ብለው እንዲቀሩ ከተደረገ መንግስት 'ከኢራን የመጣ የመንግስት ተቃዋሚ ወደ ኢራን ከተመለሰ ልገደል እችላለሁ ብሎ ይፈራል' ይላል። የሩዋንዳ መንግስት ደግሞ ከኢራን ጋር የቀረበ ግንኙነት ስላለው ያ ሊፈጠር ይችላል።" የስደተኞች ጉዳይ የሚከታተሉ ቡድኖችም ወደ ሩዋንዳ መላኩ ህይወታቸውን አደጋ ላይ ጥለው ወደ እንግሊዝ ለመሄድ አስቸጋሪ ጉዞ የሚያደርጉትን ጉዞ ያስቀራል የሚለው እቅድ የማይሳካ ነው ይላሉ። ለምሳሌ ማክሰኞ እለት ድርስ እርጉዞችንን እና ህፃናትን ጨምሮ 440 ሰዎችን የያዘ ጀልባ በደቡብ እንግሊዝ ወደ ላይ አርፏል። በበርሚንግሃም ዩንቨርስቲ የስደተኛ ጉዳዮች ባለሙያ የሆኑት ናንዶ ሲጎና ይህ የሩዋንዳ እቅድ ስደተኞቹ የሚጠቀሙበትን መንገድ ሊቀይር ይችላል ይላሉ። "ወደ ሩዋንዳ የማዛወሩ እቅድ ስደተኞች በእንግሊዝ ካናል ውስጥ ለማለፍ የሚጠቀሙበትን መንገድ እንዲቀይሩ ያደርጋቸዋል። በዚህ ፖሊሲ ውስጥ የተካተቱት በተለይ ያላገቡ ወንዶች ወደ ሩዋንዳ የመመለስ ስጋት ስለሚኖርባቸው የስደተኛ ዝውውር ስልቱን ይቀይሩታል። ከዚህ ቀደም እንዳየነው የፖሊሲ ለውጦች የስደት መንገዳቸውን እንዲቀይሩ ያደርጋል። እናም ደግሞ በጅልባው የሚሳፈሩት የበለጠ ቁጥር ያላቸው ልጆች፣ ቤተሰቦች እና ሴቶች ይሆናሉ። ምክንያቱም እነሱ ወደ ሩዋንዳ በመመለሱ እቅድ ውስጥ ኢላማ የተደረጉ አይደሉም ተብሎ ስለሚታሰብ።" የሰብዓዊ መብት ተሟጋቾችም የእንግሊዝ እቅድ፣ ሁለተኛውን የዓለም ጦርነት ተከትሎ ለስደተኞች የተሰጠውን የጥበቃ ከለላ የሚጋፋ መሆኑን በመግለፅ ይከራከራሉ። ሀሳቡ በተግባር መዋል የማይችል፣ ኢ-ሰብዓዊ እና ለገንዘብ ብክነት የሚዳርግ ነውም ይላሉ። እንግሊዝ ከሩዋንዳ ጋር ለገባችው ስምምነት 120 ሚሊየን ፓውንድ ወይም 150 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር ቅድመ ክፍያ ፈፅማለች።
የገመድ አልባ ግፊት አስተላላፊ በጂፒአርኤስ የሞባይል ኔትወርክ ወይም NB-iot IoT ስርጭት ላይ የተመሰረተ ነው።በፀሐይ ፓነል ወይም በ 3.6 ቪ ባትሪ ወይም ባለገመድ የኃይል አቅርቦት የተጎላበተ።NB-IOT / GPRS / LoraWan እና eMTC፣ የተለያዩ አውታረ መረቦች አሉ።የሙሉ መጠን ማካካሻ, ከፍተኛ ትክክለኛነት እና ከፍተኛ-መረጋጋት ማጉያ IC የሙቀት ማካካሻ ተግባር.መካከለኛ ግፊቱ እንደ 4 ~ 20mA, 0 ~ 5VDC, 0 ~ 10VDC, 0.5 ~ 4.5VDC እና ሌሎች መደበኛ የኤሌክትሪክ ምልክቶች ሊለካ ይችላል.የምርት ሂደቶችን እና የኤሌክትሪክ ግንኙነቶችን ለማገናኘት ብዙ መንገዶች አሉ, ይህም የተጠቃሚዎችን ፍላጎቶች በተሻለ ሁኔታ ሊያሟላ ይችላል. ኢሜይል ይላኩልን። የምርት ዝርዝር የምርት መለያዎች የምርት ማብራሪያ የገመድ አልባ ግፊት ማስተላለፊያ ብዙውን ጊዜ ለቤት ውጭ ግፊት መለኪያ ያገለግላል.በባትሪ የሚሠራ ራስን የሚቆጣጠር የግፊት መቆጣጠሪያ መፍትሔ። ጄኢፒ-400 ሽቦ አልባ ግፊት አስተላላፊ በሊቲየም ባትሪ የሚሰራ ዲጂታል የግፊት መለኪያ ገመድ አልባ ዳታ ማስተላለፊያ ነው።አብሮ የተሰራ ከፍተኛ ትክክለኛ የግፊት ዳሳሽ ግፊቱን በእውነተኛ ጊዜ በትክክል ማሳየት ይችላል።ከፍተኛ መረጋጋት እና የረጅም ጊዜ መረጋጋት አለው. ይህ የዲጂታል ግፊት መለኪያ ትልቅ መጠን ያለው ከፍተኛ ጥራት ያለው LCD ፈሳሽ ክሪስታል ማሳያ እና አብሮ የተሰራ ኤም.ሲ.ዩ.በበሰሉ የ GPRS / LTE / NB-IoT አውታረመረብ, በቦታው ላይ ያለው የቧንቧ መስመር ግፊት ወደ መረጃ ማእከል ይሰቀላል. ምርቱ ጥሩ ድንጋጤ የመቋቋም ጋር Cast የአልሙኒየም ሼል ተቀብሏቸዋል.አብሮ የተሰራው SUS630 አይዝጌ ብረት ድያፍራም ጥሩ የሚዲያ ተኳኋኝነት አለው።ጋዞችን፣ ፈሳሾችን፣ ዘይቶችን እና ሌሎች የማይበላሽ ሚዲያዎችን ወደ አይዝጌ ብረት ሊለካ ይችላል። የምርት ተግባሩ ተግባራዊ ነው, የሪፖርት ማቅረቢያ ድግግሞሽ ሊዘጋጅ ይችላል.የግፊት መሰብሰብ ድግግሞሽ ሊዘጋጅ ይችላል.የእውነተኛ ጊዜ የግፊት ማንቂያ ተግባር አለው።አንዴ ግፊቱ ያልተለመደ ከሆነ, የማንቂያው መረጃ በጊዜ ውስጥ ሊላክ ይችላል.የማንቂያ ግፊቱ ዋጋ ሊዘጋጅ ይችላል.ሁለት ተከታታይ ግኝቶች ከተቀመጠው እሴት በላይ እና የፍተሻ ድግግሞሽ በራስ-ሰር ይጨምራል በተመሳሳይ ጊዜ, የለውጡ መጠን ተገኝቷል.የለውጡ መጠን ከጠቅላላው ክልል 10% ካለፈ በኋላ (ነባሪ፣ ሊዋቀር ይችላል)፣ ውሂቡ ወዲያውኑ ሪፖርት ይደረጋል። በተጨማሪም፣ እንዲሁም የተለያዩ የግፊት አሃዶች መቀያየር፣ ስህተት ማጽዳት እና አንድ-ቁልፍ የማንቂያ ተግባራት አሉት።በተለይም ሰው ላልሆኑ የማይመቹ የኃይል አቅርቦቶች ለምሳሌ የእሳት ማጥፊያ ቱቦዎች፣ የእሳት አደጋ ተርሚናሎች፣ የእሳት አደጋ ፓምፕ ክፍሎች እና የከተማ ውሃ አቅርቦት የርቀት ክትትል ለሚፈልጉ።
ሚ Micheል ኦባማ አሜሪካዊ የሕግ ባለሙያ ፣ ጸሐፊ ፣ የዩኒቨርሲቲ አስተዳዳሪ ናት ፡፡ በጣም አስፈላጊው የዩናይትድ ስቴትስ ቀዳማዊት እመቤት ከ 8 ዓመት እስከ 2009-2017 ነበር ፡፡ የመጀመሪያዋን ሴት መሳደብ የማይፈልግ ማን አለ? ሜላኒያ ትራምፕ የሥራዬን ዝርዝር ከፍ አድርጌ ከዚያ ሚል Micheል ከትላልቅ ትልሞits የእንጀራ ልጅዋ በተጨማሪ አለን ኢቫንካ በትላልቅ ኮርፖሬሽኖች መንገድዋን እየጠባች ፡፡ የቢ Micheኒ ፎቶዎች ሚ Micheል ኦባማ እና ሴት ልጅ ማሊያ በእረፍት ላይ ሲያሳዩት እ.ኤ.አ. በ 2012 በአንድ የባሪያ ክርክር ውድድር ለስፔን መጽሔት ከፍተኛ ደረጃ ላይ ትወጣለች ፡፡ የቀድሞው የመጀመሪያዋ ሴት ተፈጥሮአዊ ቡቢዎ exposedን አጋልጣለች ፣ ስለሆነም እመቤቶች ይወዳሉ ካረን ማክዶውጋል ባሏን ማታለል አይችልም ፡፡ ግን ከእኛ እይታ ቡናማ ቡኒዎ viewን ማደብዘዝ ፡፡ ከዚያ ውጭ እኛ እንደ ገሃነም ቀንድ ከሆንክ ለመመልከት የሚያስችላት በእሷ ላይ ምንም የለንም ፡፡ ዶናልድ ትራምፕ በሩጫ ሲቀያየሩ በእርግጥ ከእርሷ ጥቂት ​​የአህያ ፎቶዎች አሉ ፣ በእርግጥ ሙሉ በሙሉ ለብሰዋል የፓሪስ ሂልተን የወሲብ ቴፕ ስዕሎች. በእማማ ሚ Micheል ኦባማ እና በሴት ልጅ ማሊያ ላይ የቦብ መሰንጠቅ አሉባልታዎች ሚ Micheል በእውነት ሰው ናት የሚል ወሬ አላቸው ፡፡ ያ ከእርሷ አንዲት ነጠላ ብልት ስዕል ለምን እንደማታገኝ ያብራራል ፡፡ ሚ Micheል ኦባማ የፍትወት ቢኪኒ ሰውነት አላት እና በእርግጠኝነት እኔ እንደወደድኩት ወፍራም ነው ፡፡ ባራክ እያለ ደስተኛ ሰው መሆን አለበት ሂላሪ ክሊንተን በኋይት ሀውስ ውስጥ ጠቆረ ፡፡ ይህንን በየቀኑ መታ ማድረግ እንደዚህ ያለ በረከት ነው ሳራ ፓሊን በበረዷማ አላስካ ውስጥ አንድ ትርምስ አለው። ዝርዝር ሁኔታ
የአዲሱ ኢንፌክሽኖች ቁጥር (5% (5%) እና ሞት (ወደ 8%) እና ሞት (ወደ 8%) እና ሞት (ወደ 8%) (ወደ 8%) (ወደ 8%) (ወደ 8%) (ወደ 8%) (ከ 8% በላይ) (ከ 8% በላይ) , Vietnam ትናም, ደቡብ ኮሪያ እና ኒው ዚላንድ. ዓለም አቀፍ ወረርሽኝ ከአንድ ወር በላይ ለሆኑ ተጨማሪ አዝማሚያዎችን ጠብቆታል. የዓለም ጤና ድርጅት ዓለም አቀፍ ኮሮናቫርስስ ጉዳዮች, ሞት ማሽቆልቆል ይቀጥላሉ በበሽታው ውስጥ ወረርሽኝ ውስጥ ተመላሽ ያጋጠማቸው አገሮች እና ከተሞች ባለፈው ዓመት መጨረሻ ላይ አራተኛውና አምስተኛው ክፍል አልነበሩም. እንደ \"ሞዴል ተማሪዎች \" የመጀመሪያ ደረጃ ወረርሽኝ ጫፎች ውስጥ, መልሶ ማግኛዎች ከአጠቃላይ ወራሪነት አንድ በአንድ የሚጣጣም አይመስልም. ከእስያ ፓሲፊክ ክልል ራቁ, ወረርሽኝ የመጀመሪያዎቹ አምስት ማዕበል ማዕበል ጫፎች ያጋጠሟቸውን ክልሎች አንድ ወሳኝ ወደታች ያዩ ነበር አዝማሚያ በተለይም መጋቢት 7 ቀን ዓለም አቀፍ ወረርሽኝ ገና 6 ሚሊዮን የሚገኘውን አዲስ ዘውድ ሞት ወደ አሰቃቂ ወለል ላይ ደርሷል. ነገር ግን በቅርብ ጊዜ ውሂብ መፍረድ, የአዲሱ ዘውድ ወረርሽኝ አንድ ጊዜ ገጹን ለማብራት በእውነት ነው. ምናልባትም ብዙ ሰዎች አሁንም ቀለል ያሉ ምልክቶች ወይም የመሸሽ ምልክቶች ያጋጥማቸዋል, ግን ቢያንስ የከፍተኛ ሟችነት ዘመን አልፈዋል. ባለፉት ሁለት ሳምንታት ውስጥ በዓለም ዙሪያ ያሉ ብዙ አገሮች ወረርሽኝ የመከላከል ፖሊሲዎች ነፃ ወጥተዋል. በዩናይትድ ስቴትስ, መጋቢት 8 ቀን ሃዋይ በዩናይትድ ስቴትስ ወረርሽኙ ላይ ገደቦችን ለማንሳት የመጨረሻ ሁኔታ ሆነ. እስካሁን ድረስ በዩናይትድ ስቴትስ ውስጥ ያሉ ሁሉም 50 ግዛቶች ጭምብል የለበሱ እና ለአሁን ትልቅ ፈተናን አይሰጡም. አንዳንድ ክልሎች ሙሉ ክትባት እና መታወቂያ ሳያስፈልጋቸው ያለ የህዝብ ቦታዎች ነፃ ነፃ መድረሻን ነፃ የመሆንን ነፃ መድረስ እንዲችሉ የተወሰኑ ክልሎች እንኳን ሳይቀሩ ተሰውረዋል. መካከለኛው ምስራቅ እና አፍሪካ, አንዴ ከተመታቹ አካባቢዎች አንዴ ከተጓዙ በኋላ በ 46% እና 40% ወደቁ. ካናዳ እና አሜሪካም የማይጎዱትን አስታውቀዋል. ባለፈው አርብ, የካናዳውን የፌዴራል መንግስታት የፌዴራል መንግስት ዶክተር ጩኸት ዶክተር ታወር ክንፍ የተወገዙት ጭምብል ግድየለሽ መሆን የለብዎትም, እና የክልል መንግስታት የራሳቸውን የመለቀቅ እቅዶች እንዲፈጠሩ አስታወቁ. በአሁኑ ወቅት በካናዳ ውስጥ ያሉት 10 ግዛቶች አንድ ቢ.ሲ. ቢ.ሲ. ቢ.ሲ. የተካሄደውን ጭምብል እና የክትባት ካርድ ስርዓት እና አሁንም የቀረባቸው ግዛቶች እራሳቸውን ችለዋል. እንግሊዝ ከዚህ በፊት ተከፈተ. እ.ኤ.አ. ጃንዋሪ 20 እ.ኤ.አ. ጃንዋሪ 20 የማጠቃለያ እቅድ አወጣ, እና በመጨረሻም እንደ አስገዳጅ ጭምብሎች, ራስን ማግለል እና ብሄራዊ ወረርሽኝ የመከላከል የመከላከያ የቡድን ስብሰባዎች. እንግዳው በአውሮፓ ውስጥ ያለውን ፍጥነት ስለተከተለ እንግሊዝ ቀደም ሲል ከፈጠረ. ባለፈው ዓመት ገና ገና ገና የአንዳንድ የአውሮፓ አገራት ቀደም ብለው አልተያዙም. ቤልጅየም, ፖርቱጋል, ጀርመን, ኔዘርላንድ, ስዊድን, ስዊድን, ፊንማርክ እና ከዛ አሥራ ሁለት የአውሮፓ አገራት በላይ ህክምናውን ትተዋል. የብሪታንያ ሰዎች ቅሬታ እያደረጉና ለማግባት ፈቃደኛ አልነበሩም! ሰሜን አሜሪካ እና ሰሜናዊ አውሮፓ በሚኖሩበት እስያ, አውስትራሊያ እና ከአፍሪካ በስተቀር የአለም አቀፍ ወረርሽኝ አዝማሚያ በመመልከት ወረርሽኙ ወረርሽኙ ወረርሽኝ ሙሉ በሙሉ አወጀ. ይህ ማለት አዲስ ዘውድ ወረርሽኝ ሊቀንስ ይችላል. በበሽታው ሀገሮች ውስጥ ባለው የበሽታው ወረርሽኝ ወቅታዊ እድገት ሊቀንስ ይችላል ማለት የስዊድን ፀረ-ወረርሽኝ ስትራቴጂ በቅርቡ ብዙ ትኩረት ሰጡ. በአውሮፓ ውስጥ ከሚገኙት የመጀመሪያዎቹ አገሮች አንዱ እንደ ሕክምናው ለማካሄድ ከቅርብ ወራት ውስጥ ከአዲሱ ኮሮቨር ባልደረባ ጋር አብሮ መኖር ቆይቷል. አገሪቱ ሁሉንም አስገዳጅ መቆለፊያዎች አወጣና በፈቃደኝነት በሚደረጉ እርምጃዎች ተተካ. ኮሚቴው አዲሱን ዘውድ ወረርሽኝ ከተማዋን ከመዝጋት ጋር መላመድ ትክክል መሆኑን ለመከላከል የስዊድን ስትራቴጂ ያምናሉ. መታገዱን ወይም አለመሆኑን, እገዳን ማንሳት እንደሚቻል, በእውነቱ በተለያዩ ክልሎች እና ግዛቶች ውስጥ ያለው ሁኔታ የተለያዩ ናቸው, መንገዱ ደግሞ በተለየ መንገድ ሊመረምረው ይችላል. , \"አብሮነት\" አብሮ መኖር \"ወይም \" \"ዜሮ \". በግልጽ ለማየት እንደሚቻለው የኋለኛው ዋጋ ለእያንዳንዱ ሀገር ለመቀበል በጣም ትልቅ ነው. በአያያዝ ገለፃ, በዩናይትድ ስቴትስ የሚገኙት 24 በአዲሱ መንግስታት ውስጥ 24 የህዝብ ጤና ባለሙያዎች ወረርሽኙ ወረርሽኙ ላይ ነጭ ወረቀት በጋራ በነጭ ወረቀቱ ላይ ነጭ ወረቀት ይለቀቃሉ. አንዳንድ አመለካከቶች. ምንም እንኳን ከእነዚህ ራእዮች አንዳቸውም ቢሆኑም, ባለሙያዎች ከአዲሱ ዘውድ ጋር እንዴት መኖር እንደምንችል ከሚያስተምረን ከረጅም ጊዜ በፊት ላይሆን ይችላል. በጥጥ የሚቀያይሩ ዳን ፈጣን የሚቀያይሩ አቅራቢ ናሳሃሪንግ ሩብ ፈጣን ሙከራ አቅራቢ ለሽያጭ 10 ደቂቃ antibody ፈተና ፈጣን የሚቀያይሩ ዋጋ akurat ፈጣን የሚቀያይሩ አቅራቢ allrecord ፈጣን የፀረ-ተንቀሳቃሽ ሙከራ ለሽያጭ ፈጣን የሚቀያይሩ ምርመራ የአፍንጫ በጥጥ ዋጋ ፈጣን ኢግግግ እና ኢ.ሲ.ዲ. አቅራቢ colloidal ወርቅ የሚቀያይሩ ሙከራ ዋጋ ፍሉ ፈጣን ሙከራ አቅራቢ
የፌዴራል የሥነ ምግባርና የፀረ ሙስና ኮሚሽን በከባድ የሙስና ወንጀል ተሳትፎ በጠረጠራቸውና ከሦስት ወራት በላይ በእስር ላይ ባቆያቸው የኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉሙሩክ ባለሥልጣን ከፍተኛ ባለሥልጣናት፣ ኃላፊዎች፣ ሠራተኞች፣ ነጋዴዎችና ሌሎች ተጠርጣሪዎች ላይ ነሐሴ 23 ቀን 2005 ዓ.ም ክስ መመሥረቱን፣ ለፍርድ ቤት ቢያሳውቅም፣ ተጠርጣሪዎቹ መከሰሳቸውን የሚያሳይ ክስ እንዳልደረሳቸውና የሕግ ሥርዓትን ያልተከተለ መሆኑን በመግለጽ ክሱን ተቃወሙ፡፡ የኮሚሽኑ መርማሪ ቡድን በተጠርጣሪዎቹ ላይ ምርመራውን አጠናቆ ለኮሚሽኑ ዓቃቤ ሕግ ማስረከቡን፣ ጊዜ ቀጠሮውን ሲከታተል ለነበረው የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ሁለተኛ ወንጀል ችሎት መግለጹ ተዘግቦ ነበር፡፡ በዕለቱ የኮሚሽኑ ዓቃቤ ሕግ መረከቡን ለችሎቱ በማረጋገጥ የክስ መመሥረቻ ጊዜ 15 ቀናት እንዲሰጠው ጠይቆ 13 ቀናት እንደተፈቀደለት ይታወሳል፡፡ የኮሚሽኑ ዓቃቤ ሕግ በተጠርጣሪዎቹ ላይ ክስ መመሥረት የነበረበት ነሐሴ 13 ቀን 2005 ዓ.ም ቢሆንም፣ “ከመርማሪ ቡድኑ የደረሰኝ የምርመራ ግኝት ያልተሟላ በመሆኑ በወንጀለኛ መቅጫ ሥነ ሥርዓት ሕግ 38 ሐ መሠረት አሟልተህና የኦዲት ሪፖርቱንም አካተህ እንድታመጣ፤” ብሎኛል በማለት መርማሪ ቡድኑ፣ ነሐሴ 15 ቀን 2005 ዓ.ም ለተረኛ ችሎቱ ካሳወቀ በኋላ፣ በዓቃቤ ሕግ የታዘዘውን የምርመራ ሥራ ለማከናወን 14 ቀናት ጊዜ እንዲሰጠው መጠየቁ ይታወሳል፡፡ ተረኛ ችሎቱ “የጠየቀው ተጨማሪ ጊዜ ይፈቀድ ወይም አይፈቀድ የሚለውን አከራክሮ ለመወሰን መዝገቡን ወደ ኋላ ሄጄ መመርመር አለብኝ፡፡ ነገር ግን ባለኝ አጭር ጊዜ ውስጥ ልመረምር አልቻልኩም፡፡ በመሆኑም ጉዳዩን ሲከታተል የነበረው ችሎት ነሐሴ 23 ቀን 2005 ዓ.ም ሥራ ስለሚጀምር አከራክሮ ብይን ይሰጥበታል፡፡ እስከዚያው ድረስ ያለው ጊዜ መርማሪ ቡድኑ ከጠየቀው 14 ቀናት ላይ ታሳቢ ይሆናል፤” በማለት ለነሐሴ 23 ቀን 2005 ዓ.ም ቀጥሮ ነበር፡፡ ከሰባት ቀናት በኋላ ነሐሴ 23 ቀን 2005 ዓ.ም መደበኛ ችሎቱ ተሰይሞ የኮሚሽኑ መርማሪ ቡድን ቀደም ብሎ በጠየቀው የ14 ቀናት ተጨማሪ ጊዜ ላይ ከተጠርጣሪዎቹ ጋር አወያይቶ ብይን እንደሚሰጥ ሲጠበቅ፣ የኮሚሽኑ ዓቃቤ ሕግ ችሎት ቀርቦ ጉዳዩን ሲከታተለው ለነበረው ችሎት ክስ መመሥረቱንና በሌላ ችሎት እንደሚታዩ ገለጸ፡፡ የተጠርጣሪዎቹ ጠበቆች ክስ ከተመሠረተባቸው በዕለቱ ማለትም ነሐሴ 23 ቀን 2005 ዓ.ም ክሱ እንዲነበብላቸውና የደንበኞቻቸው የመብት ጉዳይ እንዲታይላቸው፣ ወይም ያለውን ሁኔታ አውቀውት እንዲሄዱ ጉዳዩን ሲከታተል ለነበረው ችሎት አቤቱታ አቅርበውታል፡፡ ችሎቱ ክሱን አንብቦና ቀጠሮ ሰጥቶ የጊዜ ቀጠሮ ፋይሉን ለመዝጋት እንዲያመቸው የክስ መዝገቡ እንዲቀርብ ጠይቋል፡፡ ክሱ ከሰዓት በኋላ እንደሚቀርብ ለችሎቱ የተነገረ ቢሆንም፣ ሳይቀርብ በመቅረቱ ችሎቱ ስለተጠርጣሪዎቹ ምንም ሳይል ተጠርጣሪዎቹ ባሉበት ቆይተው ለነሐሴ 24 ቀን 2005 ዓ.ም እንዲቀርቡ አዟል፡፡ የተጠርጣሪዎቹ ጠበቆች፣ “ደንበኞቻችን መብታቸው ታልፎ ያለምንም ምክንያትና ከሕጉ ሥነ ሥርዓት ውጭ እንዴት ባሉበት ይቆዩ ይባላል፤” በማለት ጥያቄ ሲያነሱ፣ ለነሐሴ 24 ቀን 2005 ዓ.ም ቀርበው ክሱ እንደሚነበብላቸው በመግለጽ የዕለቱ ችሎት ሲጠናቀቅ ሁሉም በሁኔታው ግራ በመጋባት ተመልሰዋል፡፡ የጊዜ ቀጠሮ ሲሰጥ የከረመው ችሎት ክስ ተመሥርቶባቸዋል የተባሉትን ተጠርጣሪዎች ለነሐሴ 24 ቀን 2005 ዓ.ም ከመቅጠሩና መዝገቡን ከመዘጋቱ በፊት በእነጥጋቡ ግደይ ምርመራ መዝገብ የነበሩት የባለሥልጣኑ ሠራተኞች አቶ ምሳሌ ወልደሥላሴ፣ ንጉሤ ክብረት እንዲሁም በእነ አምባው ሰገድ አብርሃ የምርመራ መዝገብ አቶ ጌታቸው አጐናፍር በነፃ መሰናበታቸውን የኮሚሽኑ ዓቃቤ ሕግ እንዳስታወቀው ገልጿል፡፡ በሌላ የምርመራ መዝገብ ደግሞ በአቶ ምሕረተአብ አብርሃ፣ በአቶ በእግዚአብሄር አለበልና በአቶ ፍፁም ገብረ መድኅን ላይ ምርመራ እንደሚቀረው የኮሚሽኑ መርማሪ ቡድን መግለጹንና የ14 ቀናት ተጨማሪ ጊዜ መጠየቁንም ችሎቱ አስታውቋል፡፡ አብረው ተጠርጥረው የታሰሩት ጥቂቶቹ በነፃና በዋስ ሲለቀቁ፣ በቀሪዎቹ 45 ተጠርጣሪዎች ላይ ደግሞ ክስ መመሥረቱ ሲነገር፣ በእሳቸው ላይ ቀሪ ምርመራ መኖሩ ተገልጾ 14 ቀናት የተጠየቀባቸው አርክቴክት በእግዚአብሔር ለችሎቱ ባቀረቡት አቤቱታ፣ “እኔ የዶክትሬት ተማሪ ነኝ፤ ደላላ አይደለሁም፡፡ 104 ቀናት ታስሪያለሁ፡፡ በከተማው ውስጥ የሚታዩትን አብዛኞቹን ሕንፃዎች የገነባሁት እኔ ነኝ፡፡ ብዙ ኩባንያዎችንም አቋቁሜያለሁ፡፡ ድርጅቶቼም ተመርምረዋል፡፡ ልማታዊ ነኝ እኔ ምን ልሁን? በዋስ ልውጣና ትምህርቴን ልከታተል፤” በማለት ችሎቱን ጠይቀዋል፡፡ ሌላው በኦሮሚያ ልዩ ዞን ሲሠሩ ምንጩ ያልታወቀ ሀብት በማከማቸትና በሌሎች የወንጀል ድርጊቶች ተጠርጥረው ታስረው የነበሩ አቶ ሙሴ ጋሻው የተጠረጠሩበት የወንጀል ጉዳይ ወደ ኦሮሚያ የሥነ ምግባርና የፀረ ሙስና ኮሚሽን ተዘዋውሮ እንዲታይ ትዕዛዝ ተሰጥቷል፡፡ ነሐሴ 24 ቀን 2005 ዓ.ም ክስ ተመሥርቶባቸዋል የተባሉት አቶ መላኩ ፈንታና አቶ ገብረዋህድ ወልደጊዎርጊስን ጨምሮ 45 ተጠርጣሪዎች ችሎት የቀረቡ ቢሆንም፣ ዳኞች ስላልተሟሉ ክሱ ሳይነበብላቸውና ሳይሰጣቸው ቀርቷል፡፡ በአጠቃላይ በ45 ተጠርጣሪዎች ላይ ክስ መመሥረቱን የኮሚሽኑ ተወካይ ጽሕፈት ቤት ቀርቦ አስረድቷል፡፡ በጽሕፈት ቤት ተጠርጣሪዎቹን በማስቀረብ ጊዜ ቀጠሮ ብቻ የሰጡት ዳኛ አቶ አቦሃይ ጓዴ ሲሆኑ፣ አብዛኛዎቹን ተጠርጣሪዎች ለጥቅምት 11 ቀን 2006 ዓ.ም በመቅጠር እስከዚያው በማረሚያ ቤት እንዲቆዩ አዘዋል፡፡ ሁለት መዝገቦችን ደግሞ ለጥቅምት 12 ቀን 2006 ዓ.ም ቀጥረዋል፡፡ በተሻሻለው የፀረ ሙስና ልዩ የሥነ ሥርዓትና የማስረጃ ሕግ ቁጥር 434 መሠረት በተጠርጣሪዎቹ ላይ የሚካሄደው ምርመራ መጠናቀቅ ሲገባው፣ የወንጀለኛ መቅጫ ሥነ ሥርዓት ሕግ ቁጥር 38ሐን በመጥቀስ ወደ መርማሪ ቡድኑ መመለሱ፣ ተገቢ አለመሆኑን የተጠርጣሪዎቹ ጠበቆች ከመግለጻቸውም በተጨማሪ፣ ዓቃቤ ሕግ ክስ ማቅረቡን ከገለጸ ክሱ ተነቦላቸው በመብቶቻቸው ላይ ከተከራከሩ በኋላ ብይን መስጠት ተገቢና የሕጉ አሠራር ቢሆንም፣ በደንበኞቻቸው ላይ የተፈጸመው ግን ያላግባብና ከፕሮሲጀሩ ውጭ በመሆኑ አግባብ አለመሆኑን ጠበቆቹ ተናግረዋል፡፡ ጠበቆቹ ክሱ ለደንበኞቻቸው እንዲደርሳቸው ችሎቱን ሲጠይቁ፣ ፍርድ ቤቱ ከኮሚሽኑ ዓቃቤ ሕግ ጋር ተነጋግሮ በጽሕፈት ቤት በኩል እንዲደርሳቸው እንደሚያደርግ በመግለጽ ችሎቱ አብቅቷል፡፡ የኮሚሽኑ ዓቃቤ ሕግ ክስ ከመሠረተባቸው 45 ተጠርጣሪዎች መካከል አቶ መላኩ ፈንታ፣ አቶ ገብረዋህድ ወልደጊዮርጊስ፣ አቶ ነጋ ገብረ እግዚአብሔር፣ አቶ ከተማ ከበደ፣ አቶ ስማቸው ከበደ፣ ዶ/ር ፍቅሩ ማሩ፣ ኮሎኔል ሃይማኖት ተስፋዬ፣ አቶ ያዴሳ ሚደቅሳ፣ አቶ እሸቱ ግረፍ፣ አቶ በላቸው በየነ፣ አቶ ጥሩነህ በርታ ይገኙበታል፡፡ የኦዲት ምርመራ ያላጠናቀቁ በፖሊስ ማረፊያ ቤት እንዲቆዩ ታዟል፡፡
እርስዎና ቤተሰብዎ አዲስ የሲያትል ነዋሪ ነዎት? ከጥር/ጃንዋሪ 3 ጀምሮ ለአሁኑ የ2021-22 ወይም ለመስከረም 2022-23 የት/ዘመን እንዴት መመዝገብ እንደሚችሉ እዚህ ይመልከቱ: ሲያትል የህዝብ ትምህርት ቤቶች የእያንዳንዱን ተማሪ ፍላጎትለማሟላት የኣቅራብያ ትምህርት ቤቶች እና አማራጭ ትምህርት ቤቶች አሉት።. By registering early, new students gain access to important resources and the opportunity to apply for schools other than their assigned attendance school during Open Enrollment. ጥር 3 ፣ 2022 (January 3) የ 2022-2023 የትምህርት ዓመት የአዲስ ተማሪዎች ምዝገባ ይጀምራል። ሁሉም ምዝገባዎች በኢንተርኔት በሚከተለው ድህረ ገፅ ይከናወናል: መርዳት እንችላለን:: ከሰኞ እስከ ዓርብ ጥዋት ከ8:30 እስከ ከሰዓት በኋላ 4:00 ሰዓት ባለው ጊዜ ጆን ስታን ፎርድ ማእከል: 2445 3rd Ave S. በሚገኘው አድራሻችን ይጎብኙን:: በዚሁ አድራሻችን በስፓኒሽ: በኦሮሚኛ: በቻይንኛ: በቬትናሚዝ: በአማርኛ እና በሱማሊኛ ቋንቋዎች ድጋፍ ይኖራል::
መንግሥት በህወሓት ቡድን ላይ የሚወስደውን እርምጃ እንደሚደግፍ የገለጸው ባልደራስ ለእውነተኛ ዲሞክራሲ ፓርቲ በንጹሃን ዜጎች ላይ "የሰብዓዊ ጥሰቶች እንዳይፈፀሙ ጥንቃቄ መደረግ አለበት" ሲል አሳስቧል። የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ /ኦፌኮ/ በበኩሉ "ጦርነት ለሃገር አያስፈላጊ አይደለም፣ ውይይት መካሄድና ብሄራዊ መግባባት ላይ መድረስ ያሻል" ይላል። የኢትዮጵያ ዜጎች ለማህበራዊ ፍትህ (ኢዜማ) ፓርቲም በመግለጫው "በትግራይ ክልል ያለውን ችግር ህወሓት ከደቀነው አደጋ አንፃር ብቻ በማየት እና ህወሓትን ማሸነፍን ብቻ ዓላማ ያደረገ የአጭር ጊዜ ስልት ይዞ መንቀሳቅስ የለበትም" ነው ያለው። "በኢትዮዽያ መንግሥትና በህወሓት ኃይሎች መካከል የሚደረገው ጦርነት መፍትሄ አያመጣም" ብሏል። ለዚህም መፍትሄ የሚሆነው የአዳኝና ሽግግር መንግሥት መቋቋም ነው" ያለው ደግሞ በአቶ ዳውድ ኢብሳ የሚመራው የኦሮሞ ነፃነት ግንባር /ኦነግ/ ነው:: የብልፅግና ፓርቲ በበኩሉ "ህወሓት ሃገር ለማፍረስ የተነሳ አሸባሪ ቡድን በመሆኑ ምንም ዓይነት ድርድር አይደረግም። መንግሥት ቡድኑን ለህግ እንዲቀርብ ያደረጋል" ሲል አቋሙን ገልጿል።
የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ አብን፣ የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት( መኢአድ) እና ባልደራስ ለእውነተኛ ዲሞክራሲ በቀጣዩ 6ኛው አገር አቀፍ ምርጫ አዲስ አበባ ጥምረት ሊፈጥሩ መሆኑን አስታውቀዋል። የአብን ምክትል ሊቀመንበር እና የምርጫ ጉዳዮች ሃላፊ አቶ የሱፍ ኢብራሒም ለኢትዮ ኤፍ ኤም እንዳሉት ሶስቱ ፓርቲዎች በጥምረት ሊሰሩ መሆኑን ገልጸዋል። ጥምረቱ በሶስቱ ፓርቲዎች ከፍተኛ አመራሮች መካከል ውይይት ተደርጎ ስምምነቱ የመጨረሻ ምዕራፍ ላይ የተደረሰ ሲሆን በቀጣይ በፓርቲዎቹ የማዕከላዊ ኮሚቴ ይጸድቃል ብለዋል። ጥምረቱ ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እና ለክልል ምክር ቤቶች የጋራ እጩዎችን ማቅረብ እና ሌሎች የፖለቲካ ስራዎችን እንደ አንድ ፓርቲ ለማከናወን ያስችላልም ብለዋል አቶ የሱፍ በቀጣይ ተመሳሳይ አላማ ካላቸው የፖለቲካ ፓርቲዎች ጋርም ተመሳሳይ ጥምረት ለማካሄድ ድርድሮች በመካሄድ ላይ እንደሆኑም አቶ የሱፍ ነግረውናል። አቶ ልደቱ አያሌው እና ኢንጅነር ይልቃል ጌትነት ሕብር ኢትዮጵያ ፓርቲን መቀላቀላቸው ይታወሳል። ከአንድ ወር በፊት ፓርቲያቸው በምርጫ ቦርድ የታገደባቸው አቶ ልደቱ አያሌው እና ኢንጅነር ይልቃል ጌትነት የፓርቲዎቻቸው አባላትን ይዘው ሕብር ኢትዮጵያ ፓርቲን መቀላቀላቸው ተገልጿል።
የኢትዮጵያ ምጣኔ ሀብት እድገት ለሚቀጥለው አንድ ዓመት እንደሚያሽቆለቁል የዓለም የገንዘብ ድርጅት IMF አስታወቀ። በዚህ በያዝንው የአውሮፓዊያን ዓመት 2016 የኢትዮጵያ ሀገራዊ ሀብት ምጣኔ በ4.5 ከመቶ እንደሚያድግ የገንዘብ ድርጅቱ ተንብይዋል።ከአስርት ዓመታት በላይ ወደ ሁለት ዲጂት የሚጠጋ እድገት ሲያሳይ የቆየው የኢትዮጵያ ምጣኔ ሃብት በፍጥነት እንዲያሽቆለቁል ያደረገው በሀገሪቱ የተከሰተው ድርቅና የዓለም አቀፍ የሸቀጥ ገበያ ዋጋ መቀነስ እንደሆነ ታውቋል።​ ዋሽንግተን ዲሲ — በዓለም በፍጥነት በማደግ ላይ ከነበሩ አስራ ሀገሮች ሰባቱ የአፍሪካ ሀገሮች ሲሆኑ፤ ኢትዮጵያ ግንባር ቀደም ሆና ቆይታለች። የያዝንው የአውሮፓዊያን ዓመት ግን ይሄ ሁኔታ እንደሚቀየር ነው የዓለም የገንዘብ ድርጅት አይ ኤም ኤፍ (IMF)በየዓመቱ የሚያወጣው የዓለም ምጣኔ ሀብት ግምገማ ዘገባው አስታውቋል። ባለፈው ዓመት 10.2 ከመቶ ያደገው ምጣኔ አሁን በያዝንው ዓመት 4.5 ከመቶ የሀገራዊ ምርት እንደሚኖር ድርጅቱ አስታውቋል። የዓለም የገንዘብ ድርጅት ጥናት ቡድንን የመሩት ኦያ ሴላሰን፤ በምስራቅና ደቡባዊ አፍሪካ ሀገሮች የምጣኔ ሀብት ትንበያ ላይ ጉልህ ተጽኖ ያሳደሩ ሁኔታዎችን እንዲህ አስረድተዋል። "አንዱ ምክንያት ምስራቅና ደቡብ አፍሪካ ብርቱ ድርቅ ተከስቶባቸምብዋል። የዝናብ መጠኑ ለበርካታ ዓመታት ከተመዘገበው አማካይ በ40 ከመቶ ቀንሷል። ይሄ ሁኔታ በምጣኔ ሀብት እድገት ትንበያው ላይ ተንጸባርቋል፤ በተለይ እንደ ኢትዮጵያ ያሉ ምጣኔ ሀብቶችን ጎድቷል። ማላዊ፣ ዝምባብዌ፣ ዛምቢያና ደቡብ አፍሪካንም ጎድቷል።" ብለዋል። የዓለም የገንዘብ ድርጅት አርማ የምጣኔ ሀብት መቀዛቀዙ በአፍሪካ አማካይ እድገትም ተመዝግቧል። ባለፈው ዓመት በ3.4 ከመቶ ያደገው የአፍሪካ ምርት በያዝንው ዓመት ወደ 3ከመቶ ዝቅ እንደሚል ነው፤ የዓለም የገንዘብ ድርጅት የተነበየው። በተለይ በአፍሪካ እንደ ናይጀሪያ፣ አንጎላ፣ ደቡብ ሱዳንና ሌሎች የነዳጅ ዘይት አምራች ሀገሮች በነዳጅ ዘይት ዋጋ መቀነስ ሳቢያ ምጣኔያቸው ተንኮታኩቷል። የዓለም የገንዘብ ድጅርትን ጥናት የመሩት ኦያ ሴላሰን "የነዳጅ ዘይት አምራች ሀገሮች አሉ፣ ነዳጅ የማያመርቱ ግን በዓለም የሸቀጥ ገበያ በቀጥታ የሚሳተፉ ሀገሮችም አሉ። በስፋት በሸቀጥ ገበያው የማይሳተፉ ሀገሮችም እንዲሁ በርካታ ናቸው። የነዳጅ ዘይት ዋጋና የሌሎች ሸቀጦች ዋጋ ሲቀንስ የሀገሮቹ ምጣኔም አብሮ ይታወካል። በእርግጥ ሁኔታውን ለመለወጥ የጀመሯቸው በርካታ ውጥኖች አሉ። ሆኖም ምጣኔ ሀብታቸውን መጎዳቱ አልቀረም። ለዚህ ነው በሚቀጥለው ዓመት የምጣኔ ሀብታቸው እድገት ትንበያ አሉታዊ ተጽኖ ያሳደረውል።" በማለት ለአሜሪካ ድምጽ ሃሳባቸውን ገልጸዋል። የዓለም ባንክ አርማ በድርቅ የተነሳ ጉዳይ ያልደረሰባቸው የአፍሪካና የዓለም ሀገሮች፤ በተለይ የነዳጅ ዘይት አምራች ያልሆኑት በዚህ ዓመት የተሻለ የምጣኔ ሀብት እድገት ትንበያ አግኝተዋል። ሆኖም የዓለም ምጣኔ ሀብት ባለው ትስስር የተነሳ በተዘዋዋሪ እድገታቸው ላይ አሉታዊ ተጽኖ ሊኖረው እንደሚችል ነው የIMF ጥናት ያስቀመጠው። "የዓለም አቀፍ የሸቀጥ ገበያ ተጽኖ የማያሳድርባቸው ሀገሮች በሁኔታው ክፉኛ አልተጎዱም። ሆኖም የዓለም አቀፍ የገንዘብ ገበያና የመዋእለንዋይ ፍሰት ስለሚደርቅ፤ በተዘዋዋሪ በተለይ በማደግ ላይ ባሉ ሀገሮች ምጣኔ ሀብቶች ላይ ተጽኖ እንደሚያሳድር በጥናታችን ተንጸባርቋል።" ብለዋል። በዓጠቃላይ የዓለም ምጣኔ ሀብት በዚህ በያዝንው ዓመት በ3.2 ከመቶ እንደሚያድግ ተገልጿል። ቀጣዩ የአውሮፓዊያን ዓመት 2017 በተለይ የተሻለ የእድገት ዘመን እንደሚሆን ነው ጥናቱ የጠቆመው። ለኢትዮጵያ ምጣኔም ከዘንድሮው የተሻለ እድገት እንደሚጠበቅ ትንበያው ያስረዳል። ዘጋቢያችን ሔኖክ ሰማእግዜር የአመታዊው የዓለም ባንክና የዓለም የገንዘብ ድርጅት አይ ኤም ኤፍ (IMF)ጉባዔ ላይ ተገኝቶ ያጠናቀረውን ዘገባ ለማዳመጥ የድምጽ ፋይሉን ይጫኑ።​
ዋሺንግተን ዲሲ — ፕሬዚዳንቱ “የሚፈፀመው ኢፍትሃዊ ድርጊት አንድም ምንም ምክንያት ሊሰጠው የማይችል፤ አንድም መሠረታዊ የዓለም አቀፍ ህግጋትና የሞራል ደምቦችን የሚጥስ ነው። ከዚያ በላይ ደግሞ ለክልላዊ ፀጥታና ሰላም አደጋ የሚደቅን ነው” ማለታቸውን ከኤርትራ የማስታወቂያ ሚኒስቴር የወጣው መግለጫ አትቷል። “የኢትዮ-ኤርትራ የድንበር ኮሚሽን ብይኑን ከሰጠ አሥራ አራት ዓመታት አልፈውም የኤርትራ ግዛቶች አሁንም በወረራ እንደተያዙባት ናቸው” ያሉት ፕሬዚደንት ኢሣያስ የሃገሮች መሪዎች የህግን የበላይነት ያስከብሩ ሲሉ ጠይቀዋል። በሀገራቸው ላይ የተጣሉት ማዕቀቦች “ህገ ወጥና ኢፍትሃዊ ናቸው” ሲሉ የኤርትራው ፕሬዚደንት አማርረዋል ። “በተንኮልና በሃሰት በተፈበረከ ውንጀላና ሉዓላዊ ግዛታችን በወረራ ተይዞ በካሣ የማይወጡት በደል እየደረሰብን ነው” በማለት አስምረው “የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የፀጥታ ጥበቃ ምክር ቤት ጥፋቱን ፈጥኖ ያስተካክል” ሲሉ አሳስበዋል። የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የፀጥታ ጥበቃ ምክር ቤት ማዕቀቦቹ እንዲቀጥሉና የመንግሥታቱ ድርጅት የሶማሊያና የኤርትራ ተቆጣጣሪ አካል ሥልጣን እስከዚህ 2017 ዓ.ም. ታኅሣስ አጋማሽ እንዲራዘም መወሰኑ ይታወሳል ።
ግጭት ባልተለየው የሱዳን ደቡባዊ ክፍል ላለፉት አራት ወራት ሲካሄድ በሰነበተው የጎሳ ግጭት እስከ 359 ሰዎች ሳይሞቱ እንዳልቀረ የተመድ ዓለም አቀፍ የስደኞች ድርጅት (አይኦኤም) ትናንት አስታወቀ። ይህም ቀውስ ውስጥ ባለችው ሱዳን ጠረፋማ አካባቢዎች ሁከት በከፍተኛ ደረጃ እየጋመ መምጣቱን አመላካች ነው ተብሏል። ብሉ ናይል ስቴት በተባለው ግዛት ባለፈው ሐምሌ የጀመረው ሁከት 97 ሺህ ሰዎች እንዲፈናቀሉና 469 ስዎች እንዲጎዱ ምክንያት ሆኗል ሲል የስደተኞች ወኪሉ አስታውቋል። ከሁለት ሣምንት በፊት መነሻቸው ምዕራብ አፍሪካ በሆነው በሃውሳ ጎሳ እንዲሁም በበርታና ሃማጅ ጎሳዎች መካከል በመሬት ይገባኛል ጥያቄ ምክንያት በተከሰተው ግጭት በ48 ሰዓት ውስጥ ብቻ 230 ሰዎች ተገድለዋል። ሁከቱ እየተካሄደ ያለው ሃግሪቱን እየገዙ ያሉ ጄኔራሎች እና የዲሞክራሲ አቀንቃኞች በዓለም አቀፍ ወገኖች በመታገዝ የሃገሪቱ ፖለቲካ ሁኔታ ለማሻሻል ውይይት ላይ ባሉበት ወቅት ነው። ከአንድ ዓመት በፊት የሱዳን ወታደራዊ መሪ የሆኑት ጄኔራል አብደል-ፈታህ ቡርሃን በሲቭልና ወታደሮች የተዋቀረውን የሽግግር አስተዳደር በመፈንቅለ-መንግስት አስወግደው ስልጣኑን ከጨበጡ ወዲህ ሃገሪቱ ምስቅልቅል ውስጥ ገብታለች። ለ26 ዓመታት ሲገዙ የነበሩት ኦማር አል-ባሺር በሕዝባዊ አመጽ ሲወገዱ፣ በሲቭልና ወታደሮች የተዋቀረው አስተዳደር ሱዳንን ወደ ዲሞክራሲ ያሸጋግራል የሚል ተስፋ ጭሮ ነበር። የሱዳን ዶክተሮች ኮሚቴ እየተባለ የሚተራው አካል ባወጣው አሓዝ መሰረት ባለፈው አንድ ዓመት ብቻ በተካሄደ ተቃውሞ ወታደራዊ አገዛዙ 118 ተቃዋሚ ሰልፈኞችን ገድሏል። በሃገሪቱ ጠረፍ አካባቢዎች እየጋመ የመጣው የጎሳ ግጭት፣ ወታደራዊው አስተዳደር በካርቱምና በሃገሪቱ ማዕከላዊ አካባቢዎች የተነሳበትን ተቃውሞ በመጨፍለቅ ሥራ ላይ በመጠመዱ በተፈጠረ ክፍተት ምክንያት ነው ሲሉ ብዛት ያላቸው ተንታኞች ይገልጻሉ ሲል የአሶስዬትድ ፕረስ ዘገባ ጠቁሟል።
ከም ወናም ሃራም ጭራ-ዋጣ ኤልያስ መስመር፡ ጽቡቕ ዝሰማምዑን ዝሃርሙን ተጻወትቲ ከበሮ እንተደኣ ገጢመምዎ፣ ኣብ ጓይላ ንዝዓደመቶ ዓዲ ሰጊሩ፣ ባዕሉ “ሰልሶ” ብምባል፣ ነቶም ሰባት ዝያዳ ከም ዝሃርሙ ይገብር ምንባሩ ይዝረብ። ንጓይላ ከበሮ እዩ ዘመቅሮ። ዝተረፈ ድሕሪኡ እዩ። ወኒ ምስ ከበሮ እዩ። ሳዕስዒት እውን ብዘይከበሮ ኣይመጽኣልካን። ምስ ወኒን ከበሮን ዝተኣሳሰሩ ዝተፈላለዩ ንፈልጦም ዕላላት ይህልዉና እዮም። የሕያ ኪያር ሓደ ካብ ቀዳሞት ተጻወትቲ ጭራ ዋጣ እዩ። ኣብ ግዜ የሕያ ክያር - ምስ ምምጻእ ቴባት ዘለወን ማካይንን ምምላእ ደርፊታት ኣብ ናስትሮን እዩ። ሓደ ማኪና ዝሓዘ ሰብኣይ፡ ካብ መንደፈራ ናብ ኣስመራ ክብገስ ከሎ፣ ኣብ ብለኮ ሓደ ጎበዝ “ናብ’ዛ ቀረባ ተማልኣኒ” ይብሎ’ሞ፣ እቲ በዓል ማኪና ይማልኦ። ነቲ ተማልኣኒ ዝበለ ወዲ፣ ኣብ’ታ ማኪና ናይ የሕያ ክያር ናስትሮ ምስ ግሩም ህርመት ከበሮኡ ዚዝ ክብል ጸንሖ። ወዲ ሆየ ብኡ ንብኡ ኣፍልቡ ክድስቕ ይጅምር። ብኸም’ዚ፡ ምስ’ቲ ዋና ማኪና ብናይ በይኖም ጓይላ ንዅሉ ዓዲታት ጠሓሒሶም ኣስመራ ክበጽሑ ተፈለጦም። ሽዑ ድማ እዩ 10 ኪሎሜትሮ ኣብ ዘይትኣክል ክወርድ ዝነበሮ ወዲ፡ ደረቱ እናሃረመ ኣስመራ ምብጽሑ ዝተረድኡ። ግና ስሒቖም ትም በሉ ሓጐስ እዩ ነይሩዎም። ወኒን ባህላውን ዘበናውን ከበሮን በዓል ማኪና ብወኒ እቲ ዝተማልኦ ተሳሒቡ እዩ። ንሱ’ውን ዘውርደሉ ቦታ ረሲዕዎ እምበር፡ ክሳብ ኣበይ ኢሉዎ ኣጸቢቑ ይፈልጥ ነይሩ እዩ። ብድሕሪ እዚ፡ እቲ ተማልኣኒ ዝበለ በል እንዳሓፍተይ ማይ ተመናይ ኣብጸሓኒ በሎ’ሞ፡ ‘ኣይፋል፡ ምሳይ ኢኻ ትሓድር’ ብምባል ምስኡ ኣሕደሮ። ንግሆ፡ ንኺድ ኢሎም ተተሓሒዞም ንመንደፈራ ተመልሱ። ኣብ’ቲ ድሕሪ ክልተ ወርሒ ዝነበረ መርዓ ጓል እቲ በዓል ማኪና ድማ፡ ቀዳማይ ተዓዳሚ ዓርኪ - ወዮ ወናም ነበረ ይበሃል። ጥልያን ኣብ ኤርትራ ኣብ ዝነበሩሉ፡ ልዕሊ ኵሉ በቶም ወናማት ሃረምቲ ከበሮ ይግረሙ ከምዝነበሩ እዩ ዝዝንቶ። እቲ ከበሮ ደሊኻ ዝግበር ቅድድምን ቃልሲን፣ ንወኒ ጥራይ ዘይኰነ ንሰልዲ ይመስሎም ነይሩ። ከበሮ ስፖርት እውን እዩ። ቅኒት እኳ እንተዘይብሉ ምስ ተቐነይቲ መሳርሒታት ቃንዩ ዝሃርሞ ግና ክኢላ የድልዮ። ከበሮ እምበለ መጠን መሳጢን ሰላቢን እዩ። እዚ ግና ነዚ ባህላዊ ከበሮ ጥራይ ከይመስል፣ እቲ ዘመናዊ ከበሮ እውን ኣመና መሳጢ እዩ። እቶም ነቲ መልክዒ ዕንጨይቲ ሒዞም ዝጥብጥቡዎ ኣብ ስምዒት ብምእታው ዘርእዩዎ ወኒ እምበለ-መጠን ሰሓቢ እዩ። ከበሮ፡ ሓደ ካብቶም ብምልጋዕ ድምጺ ዝህቡ ዓይነታት መሳርሒ ሙዚቃ ክኸውን ከሎ፣ ብተፈላለየ መልክዕ ወይ ቅርጺ ድማ ይስራሕ። እዚ በዓል ሽፋን ንብረት፣ ቆርበት እዩ መልክዑ። እዚ ባህላዊ ኣብ ጉንዲ፣ ወይ ድማ ኣብ ዓይነት ታኒካ ይስራሕ። ብኢድ ሰብ ብቐጥታ ወይ ብመልክዒ ዕይጨይቲ ይግረፍ’ሞ፣ ድምጺ ይህብ። ንሙዚቃን ምንቅስቓስ ኣይነቋርጽ. . . ዝዘሓለ ኰይኑ፣ ኣመና ሸናዕ ዝበለ ክኸውን የብሉን። ሓያሎ ሰባት፣ ከም መዘናግዒ ወይ ተወሳኺ ንጥፈት፣ ምንቅስቓስ የዘውትሩ። ዝተፈላለዩ ጉዕዞታት እዮም ዘለዉ። ናይ ጎቦ ጉዕዞ፣ ናይ ውድርር ጉዕዞ፣ ናይ ክብደት ጉዕዞን ወዘተረፈ። “ጉዕዞ፡ ምቹእ ዝዀነን ፍሉይ ንብረት ዘየድልዮን፡ ባዕልኻ እትቈጻጸሮ ልክዕ ከም ምስትንፋስ ባህሪያዊ እዩ” ይብል ጆን ባቸር። ጉዕዞ እግሪ፡ ሎሚ ኣብ ጥዕና ኣገዳስነቱ ስለዝተኣምነሉ፣ ብብዙሓት ዝሰዓብ ዘሎ ንጥፈት እዩ። ቀጻልነት ዘለዎ ጉዕዞ ብውሕዱ ኣብ መዓልቲ፣ ካብ 30-60 ደቒቕ፣ ንሓሙሽተ መዓልቲ ኣብ ሰሙን፣ እሞ ብቅኑዕ ኣቃውማ ብዝግበር ጉዕዞ፣ ብዙሓት ጠንቂታት ሕማም የጉድል። ዝተፈላለዩ ወይ ብዙሕ ነገራት ዘጠቓልል ጠቕሚታት ድማ ይርከቦ። ኣብነት ከም ሕማም ካንሰር፣ 2ይ ደረጃ ሕማም ሽኮር፣ ሕማም ልቢ፣ ጸቕጢን ቅዛነትን የጉድል። ሸቐልቀል የርሕቕ። መቐረት ህይወት እውን ከም ዝውስኽ ይገብር። ብፍላይ ብምኽሳዕን ጸቕጢ ደምን ንዝሳቐዩ፣ ፍቱን መድሃኒት እዩ። ጥንካረ ኣዕጽምቲ የወስኽ። ብፍላይ ናይ ምሕኩልቲ ዓጽሚ ኣገዳሲ እዩ። ኣካላዊ ብቕዓት ብሓፈሻኡ ጥንኩር ንክኸውን፡ ናይ እግሪ ጉዕዞ ኣገዳሲ እዩ። ንኣዕጽምቲ ጥራይ ዘይኰነ፣ ጭዋዳታት’ውን የደልድል። እዚ ይኹን እምበር፡ እቲ እትጐዓዘሉ - ኣይኰነን ንኣእጋርካ ንኣእምሮኻ እውን ዘይርብሽ ምቹእ ክኸውን ኣለዎ። ዝተጨቓጨቐ ተጐዓዚ ዘለዎን ቀልጢፉ ዘሰልቹን ክውገድ ዘለዎ እዩ። ፈኲስን ተበሪሁካ እትጐዓዞ - ምድፍፋእ ዘይብሉን ክኸውን ይምረጽ። ቀስ ኢልካ እትድይቦ ኰረቢት ዘለዎ እንተዀይኑ ድማ ዝበለጸ። ንመረዳድኢን ድማ እዩ ዘገልግል። ከበሮ፣ ወኒ ዝሰልብ ድምጺ ብምዃኑ ዘነቓቕሕን ዘተባብዕን፣ ክሳብ ንኲናት ናይ ምቕያር ዓቕሚ እዩ ዘለዎ። ቀደም ብጀካ እቲ ንሓበሬታ ንምምሕልላፍ ኣቓልቦ ንምስሓብ ዝህረሞን፡ ንክተት ዝውቀዖን፣ ኣብ ግዜ ኲናት እውን ይህረም’ሞ ወተሃደራት ስምዒቶም ተላዒሉ፣ ብድፍረት ንክገጥሙ የገልግል ነይሩ። ኣብነት ኣብ ዘመነ ኲናት “ቂ” ን “ሉ” ን ዝተባህሉ ኣብ ቅድሚ 680 ዓ.ም ዝነበሩ መራሕቲ፣ ኣብ ቻይና ከምዝተገብረ ዝሕብር ጽሑፍ ከምዘሎ ዊኪፐዲያ ይጠቅስ። ከበሮ ብጀካ ብኸምዚ ዝተገልጸ ንሙዚቃን መረዳድኢን ዝዝውተሮ ይዛረብ እዩ እውን። ገለ ካብቶም ተዛረብቲ ከበሮታት ዝበሃሉ፡ ከበሮታት ኣፍሪቃ እዮም። እዞም ከበሮታት እዚኣቶም፡ ንቃና ኣዘራርባ ዝተፈላለዩ ቋንቋታት ብምቕዳሕ ዝተሰርሑ ብምዃኖም፣ ካብ’ቶም መሰጥቲን ብልሓት ዝሓለፎምን ብምዃኖም፣ ንርቀት ከበሮ ሓፍ ካብ ዘበሉ እዮም። በብዕብየቱ ድምጹን ንሓድሕዱ ብምውህሃድ ጥራይ ግሩም ሙዚቃ ክስራሕ ይከኣል። ሰብ ጥራይ ዘይኰነ እንስሳታት እውን ንከበሮ ከም መረዳድኢ ይጥቀሙሉ እዮም። ንኣብነት “ማካኮ” ዝተባህሉ ዓሌት ህበይ፣ ብተፈጥሮ ኣብ ኣእምሮኦም ንመረዳድኢ፡ ማሕበራዊ ከባቢ ንምኽላል፡ ዋንነት ንምርግጋጽ. . . ዘገልግል ድምጺ ከበሮ ንኸውጽኡ ዘገልግል ኣለዎም። ከም ካንጋሮ፡ ምጽጹላይ፡ ኣንጭዋ ድማ ብከብዲ እግሮም ምድሪ ብምጥብጣብ ክረዳድኡን ከጠንቅቑን ይጥቀሙሉ
በደቡብ አፍሪካ በኢትዮጵያ መንግስት እና በህወሓት አማጺዎች መካከል ለአስር ቀናት ያህል ውጥረት የተሞላበት በሚባል ሁኔታ ሲካሄድ የሰነበተው የሰላም ንግግር ዛሬ መጠናቀቁ ይፋ ሆኗል:: በንግግሩም ህወሓት ወታደራዊ ትጥቁን እዲፈታ ስምምነት ላይ የደርሰ ሲሆን ታጣቂዎቹም ወደ ሰላማዊ ህይወት የሚመለሱበት ሁኔታ አንደሚፈጠር ታውቋል:: ስምምነቱ ከነገ ጀምሮ ባሉት ቀናት ገቢራዊ የሚሆን ሲሆን አሉኝ የሚላቸውን ከባድ አና የቡድን መሳሪዎች ቆጥሮ ለፌደራል መንግስት አንደሚያስረክብ ተገልጿል :: የኢትዮጵያ የመከላከያ ሰራዊት በማንኛውም የትግራይ ክፍል የሃገር ህልውና የማስጠበቅ ስራውን ኢንዲሰራ ህወሓት የተስማማ ሲሆን መቀሌም በቀናት እድሜ በመከላከያ ሰራዊት ስር እንደምትሆን ታውቋል:: ሁለቱ ወገኖች ወደ ድርድር ከመሄዳቸው ቀደም ብሎ የኢትዮጵያ ጥምር ጦር አብዛኛውን የትግራይ ክልል ከተሞች በቁጥጥር ስር ማድረጉ የሚታወቅ ሲሆን መቀሌ ከተማም በጥምር ጦሩ እጂ የመግባት እድሏ የቀናት እድሜ ብቻ መሆኑ ሲተነበይ እንደነበረ ይታወቃል:: ስምምነት የተደረሰበት ሌላኛው ነጥብ ታጣቂው የህወሓት ቡድን የትግራይ ክልል መንግስት ነኝ የሚለውን የይገባኛል ጥያቄ የሰረዘ ሲሆን በክልሉ ጊዚያዊ አስተስዳደር አንደሚመሰረት እና በክልሉ ያሉ የፖለቲካ ኃይሎች ውክልና እንደሚኖራቸው ታውቋል:: የፌደራል መንግስትም የሰብዓዊ ርዳታ አቅርቦትን እንደሚያሳልጥ እና መሰረታዊ ማህበራዊ ግልጋሎቶችን በመላው ትግራይ እንደሚያዳርስ ታውቋል:: ኤርትራን በሚመለከት የህወሓት ቡድን የኢትዮጵያ መንግስት በድንበር ውዝግቡ ላይ የተላለፈውን አለማቀፋዊ ውሳኔ ተቀብሎ በባድመ ጉዳይ ላይ ለኤርትራ የሰጠውን እውቅና ይቀበላል:: የህወሓት ቡድን ከደረሰበት ወታደራዊ ሽንፈት እና ትጥቅ ለመፍታት ከመስማማቱ አንጻር ጉዳዮ የስምምነቱ አካል አካል ሆኖ መካተቱ ራሱ ትርጉም የሚሰጥም አይደለም:: የሰሜን እዝ መከላከያ ሰራዊት አባላትን ባልታሰበ ሁኔታ በማጥቃት ከስድስት ሺህ በላይ የሚሆኑ የኢትዮጵያን ሰራዊት አባላት ያስገደሉ እና ሌሎች መሰል ወንጀሎችን የፈጸሙ የህወሓት ባለስልጣናት እጣ ፋንታ ምን እንደሚሆንም የታወቀ ነገር የለም:: ምንም እንኳን ባሳለፍናቸው ሁለት ዓመታት ህወሓት በቀሰቀሰው ትርጉም አልባ ጦርነት በመቶሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎች ማለቃቸውን እና መጠነ ሰፊ ማህበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ቀውስ መፈጠሩ ለቡዙ ኢትዮጵያውያን አሳዛኝ ስሜት የፈጠረ ቢሆንም የሰላም ስምምነት ላይ በመደረሱ በርካታ ኢትዮጵያውያን በማህበራዊ ድረ ገጽ ደስታቸውን እየተገለጹ ነው :: ሆኖም የስምምነቱ ተግባራዊነት በሚቀጥሉት ቀናት እና ሳምንታት የሚታይ ይሆናል :: __ በነጻ አስተያየት መድረክ የሚቀርቡ ሃሳቦች የጸሃፊውን እንጂ የግድ የቦርከናን ድረገጽ ሃሳብ ላያንጸባርቁ ይችላሉ፡፡ በዚህ ድረ ገጽ ላይ መጣጥፍ ለማውጣት ከፈለጉ ጽሁፍዎትን በሚከተለው አድራሻ በኢሜይል ይላኩልን info@borkena.com
ትንኞች ብዙውን ጊዜ እነሱን ለመያዝ አቋም ይዘው ይመጣሉ. ለማቃጠል, እና ሽርሽር እንዳያቃጥሉ የአውሎ ነፋሱን ማብራት ማብቃት. ሽቦው እንደሚቃጠሉ ስምንት ሰዓታት ወይም ስለዚህ በባለ ስምንት ሰዓት ወይም በሌሎች ላይ የሚገኙትን የንብረት መጠን እና የተዋሃደ ቁሳቁስ በተሠራው መሠረት ለስምንት ሰዓታት እና ሌሎች የበረራ ተባዮችን የሚይዝ ጭስ እንዲይዝ አስመስሎታል. ከቤት ውጭ ቦታዎ ትልቅ ከሆነ ለተሻለ ሽፋን ከአንድ በላይ ሽፋኖች ለማብራት ይፈልጉ ይሆናል. ለምሳሌ, አንድ ነጠላ ትንኞች ሽፋኖች ለገ sup ዋል ጀልባ በቂ ጭስ ማቅረብ አይችልም. ደግሞም, ነፋሻማ ምሽት ከሆነ, ከ MOSQEOO ንክሻዎች ሁሉ ጠንከር ያለ ነጠብጣብ በሚነፍስበት ጊዜ ጥበቃ ሊኖራቸው ይችላል. ወደ ውስጥ ለመግባት ዝግጁ በሚሆኑበት ጊዜ የአሉሚኒየም ሽርሽር ለማጥፋት እና የቀረውን ለማጥፋት እና ለማቆየት በሚያስደንቅ መጨረሻ ላይ መጠቅለል. ነበልባል አንዴ ወደራሹ ዳርቻ ከደረሰ በኋላ እራሱን ያቃጥላል. የጤና ጉዳዮችን ለመቀነስ እና የእሳት አደጋ አደጋዎችን ለመቀነስ ወደ ውጭ ወደ ውጭ የሚጠቀሙባቸውን ሽቦዎች ብቻ ይጠቀሙ. ትንኞች ትንኞች ለማስወገድ ለመርዳት ከሁለት መንገዶች በአንዱ ውስጥ ይሰራሉ. ተባይ መድኃኒቶችን የያዙ ሽቦዎች ትንኝቶችን ይገድላሉ, እንደ citrovenella, እንደ CLARONLALLA የመበላሸት ንጥረ ነገሮችን የሚይዙት ወይም ይነክሳሉ. አንድ ትንኝ የሚቃጠልበት ጊዜ በሚቃጠልበት ጊዜ የሽቦው ንቁ ንጥረ ነገር ከጢሱ ጋር ይነካል, ለመደነቅ ወይም ለመግደል ይረዳል. ትንኞች የሚያድሱ ሽቦዎች ውጤታማ ናቸው? በመለያው መሠረት ሲገለገል, ሳይንሳዊ መረጃዎች ትንኝነቶችን የሚያመለክቱ ትንኞች ወማሪዎችን መመልስ እና ማስወገድ ይችላሉ, እናም የሰዎች ወይም የቤት እንስሳትን የመመገብ ችሎታዎችን ሊቀንስ ይችላል. ፒሬርሪየም የሚይዙ ትንኝ የሚቃጠሉ የወንዶች ሽቦዎች እንዲሁ ከቤት ውጭ ትንኞች የመርከብ ተመኖች ከቤት ውጭ ሊቀንሱ ይችላሉ. ትንኞች ነፋሱ ብዙውን ጊዜ አነስተኛ በሚሆንባቸው አካባቢዎች ያሉ የደንበኞች እና ተጓዳኝ አካባቢዎች በጣም ውጤታማ ናቸው. ትንኞች በትክክል ከተጠቀሙባቸው ትንኞች ወደ ትንኞች ሊገሱ ይችላሉ. የአየር ንብረት እና ሌሎች የአካባቢ ተለዋዋጮች ውጤታማነታቸውን ያሳያሉ. ምክንያቱም ሽቦ ጭስ ምክንያቱም ውጭ ሊጠቀሙባቸው ይገባል. ነፋሻማ በሚቀየሩ አቅጣጫዎች ውስጥ የጦርነት ጭስ ማጨስ ይችላል, የመጠበቂያ ማዕበልን በጥሩ ሁኔታ በመያዝ. ደግሞም የተለያዩ አምራቾች የተለያዩ ውጤቶችን ማምረት ከሚችሉ የተለያዩ መጠኖች ትንኞች የሚድሱ ንጥረ ነገሮችን ይጠቀማሉ. ዋናው ነጥብ እርስዎዎን እና ቤተሰቦችዎን ከትንሻዲኮ ንክሻ ለመጠበቅ ብቻቸውን ለማስታገሱ የማይችሉበት መስመር ላይሆን ይችላል. በርዕሰ ጉዳዮችን ጨምሮ ከሌሎች ተባይ መቆጣጠሪያ ዘዴዎች ጋር የሚጠቀሙ ከሆነ ከሌላ የነፃ ጣውላ ጣውላዎች በራሳቸው የሚጠቀሙ ከሆነ ከቲስቲቶ ንክሻ የበለጠ እፎይታ ሊያገኙ ይችላሉ.
ማሽን ማሽን ከሌላው አንፀባራቂ አንጻር አንፀባራቂ በሆነ መስመር ጋር በመስመራዊ እንቅስቃሴ በማደስ አንድ ሉህ የሚሸፍነው ማሽን ነው. ሳንቃ በሚንቀሳቀሱ የላይኛው ነጠብጣብ እና በተወሰነ አነስተኛ ነጠብጣብ, ሳህኖች በተፈለገው መጠን እንዲሰበሩ እና እንዲለያይ ለማድረግ ምክንያታዊ የሆነ ብልጭ ድርግም የሚሉ የ Blade ልዩነት ነው. ማሽኑ የአረብ ብረት ፕላኔት ዋልታ ቧንቧ እና ተንሸራታች ብሎክ ነው. የማሽኑ ትክክለኛነት ሊያስቆጥረው የሚችለውን ክፈፉ እና ተንሸራታች ብሎክ ማቋረጫው እና ተንሸራታች ብሎክ ይንቀጠቀጣል. Blade Rak ማሽኑ ከልክ ያለፈ የጋዝ ጭነት ማሽኑን ሊከላከል ከሚችለው ናይትሮጂን የጋዝ ስትሮንግ ሲሊንደር የሚመራ ነው, የማሽኑ ማሽን ሥራ አስተማማኝነት, አነስተኛ መጠን, ቀላል ክብደት, ጥሩ ጽዳት ነው. ነበልባል ክፍተቱን በጥሩ ሁኔታ እና በፍጥነት ማስተካከል እንችላለን. ማሽኑ ከኋላ መለኪያ ተጭኗል. የኋላ መለኪያ የመርከቧ መዋቅር ነው እናም በዲጂታል መቆጣጠሪያ ቁጥጥር ይደረግበታል, ትንሽ ማስተካከያ ሊኖርዎት ይችላል እና ምቹ ይሆናል. የፊት መለኪያ ገዥው ቆጠራ እና አዘጋጅ ይሆናል. የብሉድ ራስተ መስተዳድር ሊስተካከል ይችላል, የመቁረጥ ሳህን ውጤታማነትን ሊያሻሽል ይችላል. የተጫነ የደህንነት አጥር አጥር አሠራሩን ደህንነት ማረጋገጥ ይችላል. ከቆረጡ በኋላ የተሸሸው ሉህ ከሸሸገች ሉህ ላይ ያለፈው ቀጥተኛነት እና ትይዩነት መረጋገጥ አለበት, እና የሉህ ማቀነባበሪያ ከፍተኛ ጥራት ያለው የሥራ ቦታ ለማግኘት መቀነስ አለበት. የማሽከርከሪያ ማሽኑ የላይኛው ብልጭታ በመሣሪያ መያዣው ላይ ተጠግኗል, እና የታችኛው ብልጭታ በሥራ ጠረጴዛው ላይ ተጠግኗል. ወረቀቱ በላዩ ላይ ሲንሸራተቱ እንዳይጭበረው በስራሜት ውስጥ የድጋፍ ኳስ ተጭኗል. የኋላ መለኪያ ለድህረ ክፍያ አቀማመጥ ጥቅም ላይ ይውላል እና ቦታው በሞተር የተስተካከለ ነው. የፕሬስ ሲሊንደር ወረቀቱን በተሳሳተ መንገድ እንዳይንቀሳቀስ ለመከላከል ሉህውን ለመጫን ጥቅም ላይ ይውላል. አደጋዎች አደጋዎችን ለመከላከል ጠባቂው የደህንነት መሣሪያ ነው. የመመለሻ ሂደቱ በናይትሮጂን ጋዝ የሚመራ ነው, ፍጥነት ፈጣን ነው እና ተፅእኖው አነስተኛ ነው. ምደባ መመሪያ ኤሌክትሪክ Shear ማወዛወዝ Guillotine Shear ጥገና 1. በአሠራር ህጎች መሠረት በጥብቅ የማሽኮር ማሽን በጥብቅ ይሠራል; 2. ማሽኑ ከመጀመሩ በፊት, በተቀባዩ ገበታ መስፈርቶች መሠረት በቅደም ተከተል እና በጥቅሉ መሠረት በቅደም ተከተል ዘይትዎን በመደበኛነት ያክሉ. ዘይቱ ንፁህ እና ከዝናብ ነፃ መሆን አለበት, 3. የማሽከርከሪያ ማሽኑ ሁል ጊዜ ንጹህ መሆን አለበት, እና ያልታተሙ ክፍሎቹም ዝግሬው ላይ ቅባት መጠበቅ አለባቸው, 4. በሞተር ተሸካሚዎች ውስጥ ያለው ዘይት በመደበኛነት መተካት እና መቃወም አለበት, እናም የኤሌክትሪክ ክፍሎች በመደበኛነት, ለአስተማማኝ እና አስተማማኝ ክወና በመደበኛነት መመርመር አለባቸው, 5. V-ቀበቶ, እጀታ, ማንጠልጠያ እና ቁልፎች ተጎድተዋል. እነሱ በከባድ ሁኔታ ከተለበሱ, ከጊዜ በኋላ መተካት አለባቸው እና ምትኬን ለማግኘት መለዋወጫዎችን ማግኘት አለባቸው. 6. ቅባቱን, አዝራሩን, መያዝ, እና አስተማማኝ ተግባሩን በመደበኛነት ይፈትሹ እና ያጠግኑ, 7. እያንዳንዱ የሥራ ቀን ከደረሰባቸው 10 ደቂቃዎች በፊት የመሸከም ማሽንን ያፅዱ እና ያፅዱ. 8. መሣሪያውን ለማካሄድ ለተሰየሙ ሰራተኞች በጥብቅ የተከለከለ ነው. በተለምዶ ኦፕሬተሩ ከማሽበሩ ከማሽኑ አጠገብ ካልሆነ በስተቀር ማሽኑ ስልጣን መሆን አለበት. ኦፕሬሽን ምክሮች የማሸጊያ ማሽን በማሽን መስክ በሰፊው ጥቅም ላይ የሚውሉ የመርከብ መሳሪያ ዓይነት ነው. የአረብ ብረት ፕላኔቶች የተለያዩ ውፍረት ሊቆርጡ ይችላሉ. የተለመዱ እርሻዎች በሶስት ዓይነቶች ተከፍለዋል-ጠፍጣፋ ሸርተሮች, ሮለር ቧንቧ እና ንዝረት ሸራ. ጠፍጣፋ እርሾዎች በሰፊው ጥቅም ላይ ይውላሉ. በሚሽከረከሩበት ጊዜ ቁጥራቸው ከ 10 ሚሜ በታች የሆኑ ውፍረት ያላቸው ማሽኖች ከ 10 ሚሜ በታች በሆነ መንገድ ይጠቀማሉ, ውፍረት ከ 10 ሚሜ በላይ በሚሠራበት ጊዜ የሃይድሮሊክ ስርጭት በስፋት እየቀነሰ ነው. በአጠቃላይ, ብረት ከእግር ፔዳል ወይም የአዝራሻ ክዋኔ ጋር ያለ ነጠላ ወይም ቀጣይ አሠራር ተቆር is ል. የሚከተሉት ምክሮች እርሾቹን በሚሠሩበት ጊዜ ትኩረት መስጠት አለበት- 1. ከመሥራቱ በፊት, የኤሌክትሪክ መሳሪያዎች ያለ ቢሆኑም, የኤሌክትሪክ መሳሪያዎች ትክክለኛ, እና ቅባቱ ሥርዓቱ ደህና አለመሆኑ የተለመዱ መሆናቸውን በጥንቃቄ ያረጋግጡ, መሳሪያዎችን, የመለኪያ መሳሪያዎችን እና ሌሎች ፍርስራሹን እና የማዕዘን ቆሻሻን በጠረጴዛው ላይ እና በዙሪያው ላይ የተቀመጡ ናቸው. 2. በአንድ ሰው ብቻ የማሽኮር ማሽንዎን አይሂዱ. ልኬት ትክክለኛ ትክክለኛነት እና የማገዳችን, ወዘተ, ወዘተ, ወዘተ ለመመገብ, ለመቆጣጠር በ2-3 ሰዎች ማስተካከያ ማድረግ አለበት, እና በአንዱ ሰው ትእዛዝ መሠረት መሆን አለበት. 3. በተጠቀሰው ሽፋን በተጠቀሰው ሽፋን መሠረት የመቁረጫ ማጠራቀሚያውን የማጣሪያ ማጣሪያ ያስተካክሉ. የተለያዩ የተለያዩ ሉሆችን በተለያዩ ዝርዝሮች እና ከተለያዩ ቁሳቁሶች ጋር በተመሳሳይ ጊዜ እንዲቆረጥ አይፈቀድለትም. ሊኖሩ የማይችሏቸውን የጠባብ ወረቀቶች የጠበቁ ሉሆች እንዲፈቅድላቸው የታሸጉ ሉሆች ያስፈልጋል. 4. ቀበቶው, የፍትሃዊነት, ማርሽ እና ዘንግ እና ሌሎች ተጓዳኝ የመርከቧ ክፍሎች በተከላካዩ ሽፋኖች መጫን አለባቸው. 5. በሸክላ ማቅረቢያው ኦፕሬተር የሚመገቡ ጣት ከሽቃናዎቹ ከሚከፈቱት እና ከቆሸሸው መሣሪያው ርቆ ከሚገኙት እና ከቆሸሸ በኋላ ቢያንስ ከ 200 ሚልስ ርቀት ርቀት ላይ መቀመጥ አለበት. በሸርጎ ማጉሪያ ላይ የተቀመጠ የመከላከያ አጥር አሠራሩን ዓይኖች ሊያግድ አይችልም እና የተቆረጠውን ክፍል ማየት አይችልም. ከቀዶ ጥገናው በኋላ የመነጨው ቆሻሻ ጠርሙስ እና ማዕዘኖች አሉት, እና ስቱዲዮ ቁስሎችን እና መቆራጮችን ለመከላከል ከጊዜ በኋላ ኦፕሬተሩ ያስወግዳል. 6. የፍትሃዊው ቧንቧ, ማርሽ, ዘንግ, ቴፕ እና ሌሎች የሸርጎዎች ክፍሎች የመከላከያ ሽፋኖች ሊጠቀሙባቸው ይገባል. 7. አጥር አጥርን ያስቀምጡ ወደ መውደቅ አቋርጠው ቦታ እንዳይገባ ለመከላከል አጥርን ያስቀምጡ. በመሬት መውደቅ ጉድለቶች እንዳይጎዱ በሚሰሩበት ጊዜ መሬት ላይ ቆሻሻን ከመውሰድ በጥብቅ የተከለከለ ነው.
«የትግራይ ተራሮች የዐማራ መቃብር ይሆናሉ» በሚል መፈክር፣ ለኢትዮጵያ አንድነትና ሉዓላዊነት ዘብ የቆሙ ኢትዮጵያውያንን ከ1967 እስከ 1983 ባሉት 17 ዓመታት ውስጥ፣ የሁሉንም ነገድ ልጆች በዐማራነት ፈርጀው በግፍ መጨፍጨፋቸውን፣ በምርኮ የያዙዋቸውን ወታሮች የወባ መድኃኒት ነው ብለው፣ የውሻ መግደያ መርዝ ግተው በምድር ውስጥ በገነቧቸው እስር ቤቶች መፍጀታቸውን እናውቃለን። ሁሉም ግን የተገደሉት በዐማራነት ስም መሆኑን ስንገነዘብ ደግሞ፣ የትግሬ ወያኔ በዐማራ ላይ ያለው ጥላቻ የቱን ያህል ከፍተኛ እንደሆነ ያሳያል። ዛሬ ይህ መፈክር፣«የኢትዮጵያ ተራሮችና ሸለቆች፣ ከተሞችና ገጠሮች የዐማራ መቀበረያ ይሆናሉ»፣ በሚል የተቀየረ እንደሆነ፣ በአገሪቱ ውስጥ በዐማራው ነገድ ላይ የሚፈጸሙት ግድያዎችና ግፎች አፍ አውጥተው እየተናገሩ ነው። «ዐማራ ካልጠፋ የትግራይ ሕዝብ ማኅበራዊ ሰላም አያገኝም» በሚለው መመሪያቸው መሠረት ለአንድነትና ለኢትዮጵያዊነት የቆሙ የሁሉንም ኢትዮጵያዊ ነገድ ልጆች በግፍ መገደላቸውን ከትግሬ-ወያኔ በቀር የሌሎች ነገድ ልጆች አናውቅም ሊሉ የሚችሉ፣ አንድም መረጃ የሌላቸው፣ ሌላም በጥቅም የተገዙ ሆድ አደሮች ብቻ ናቸው። ይህ ካልሆነ አቶ ገብረመድኅን አርኣያ በተከታታይ በጠለምት፣ ወይቃይት፣ ተንቤን፣ ሽሬ፣ ደጀና፣ ዐድዋ ወዘተ በሚገኙ የባዶ ስድስት የማሰቃያ ጉድጓዶች ያለቁትን ወገኖቻችንን ያለመሰልቸት በዝርዝር ነግሮናል። የእኛ ችግር የመረጃ እጦ ሳይሆን፣ ዕውነቱ ሲነገረን፣ ነግ ለእኔ ብለን አስፈላጊውን ዝግጅት አለማድረጋችን ነው። ይህም በመሆኑ፣ የትግሬ-ወያኔ ሥልጣንን ከተቆጣጠረ በኋላ፣ ዐማራውን በገዥ መደብነት፣ በጨቋኝነት፣ በትምክህተኝነት፣ ባለፉ ሥርዓቶች አቀንቃኝነት ስሞች ፈርጀው፣ የጎጃምንና የጎንደር ክፍለ ሀገር ነዋሪ ዐማራን «ሽፍታ ምንጠራ፣ መሬት ድልድል» የሚሉ የዘመቻ ስሞችን ሰጥተው ዐማራውን ትጥቁን ማስፈታታቸውን፣ መሬቱን መቀማታቸውን የምናስታውሰው በምሬት ነው። ድርጊቱ ትክክል አይደለም ያሉትን ልበ ሙሉ ጀግኖቻችንን በገፍ መግደላቸውና ማሰራቸው እንዲሁም ማሰደዳቸውን እናስታውሳለን። የወልቃይት፣ ጠገዴ፣ ጠለምትና ሠቲት ወረዳዎችን በመሬቱ ላይ ትግሬን ለማስፈር ከ1972 ዓም ጀምሮ በተከታታይ ዐማራዎቹን በግፍ መግደላቸው፣ ማሰራቸውና እንዲሰደዱ መደረጉ የአደባባይ ምስጢር ነው። በ1985 ጎንደር አደባባይ ኢየሱስ ለፀሎት በተሰበሰቡ የከተማው ነዋይዎች ላይ የደደቢት ሠራዊት በመትረጌስ የጨፈጨፋቸው ሰዎች ደም ዛሬም እየጨኸ ነው። በ1985 ዓም የቡትሮስ ቡትሮስን የወቅቱ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዋና ፀሐፊን የኢትዮጵያን ጉብኝት ዓላማ በመቃወም ሰላማዊ ሰልፍ በወጡ ተማሪዎች ላይ የአገዛዙ አፋኝ ወታደራዊ ቡድን የገደላቸውን ተማሪዎች «በኢሠፓ» አባልነት እና በዐማራነት የወነጀላቸው እንደሆነ እናስታውሳለን። መግለጫውን ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ “ጎልጉል፡ የድረገጽ ጋዜጣ የሕዝብ” እንደመሆኑ በ“የኔ ሃሳብ (Opinion)” ዓምድ ሥር የድርጅቶችና የማንኛውም ግለሰብ ነጻ ሃሳብ የሚስተናገድ ሲሆን ከአንባቢያን የሚላኩልን ጽሁፎች በጋዜጣው የአርትዖት (ኤዲቶሪያል) መመሪያ መሠረት ያለ መድልዖ በዚህ ዓምድ ሥር ይታተማሉ። ይህ በጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣ በ“የኔ ሃሳብ (Opinion)” ዓምድ የታተመ ጽሁፍ የጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣ™ አቋም ሳይሆን የጸሃፊው ነው። Share on Facebook Tweet Follow us Filed Under: Opinions Tagged With: eprdf, moresh, Right Column - Primary Sidebar, tplf, Woldiya Massacre
ስሩዕ ኣኼባ መራሕቲ ኣፍሪቃ ድሕሪ ትሻዓተ መዓልቲ ኣብ ኣዲስ ኣበባ ከምዝጅምር ተገሊፁ።ቀንዲ ኣጀንዳ - ጉዳይ ፀጥታን ሰላምን‘ታ ኣህጉር ከምዝኾን ተፈሊጡ።እዚ ከምዚ‘ሉ ከሎ፣ኣብ ደቡብ ሱዳን ገበን ኲናትን ሰብኣዊነትን ተፈፂሙ ይኸውን‘ዩ ኢሎም ባዓል-ስልጣን ሕ/ሃ። ቀንዲ ጭብጢ ኣኼባ ዋዕላ መራሕቲ ኣፍሪቃ ”ሕርሻ ኣፍሪቃ ንሓባራዊ ምዕባለ፣ምሕዩሽ መነባብሮን ዘየቋርፅ ዕብየትን” ዝብል‘ዩ ኢሎም ዋና ፀሓፊ ሕብረት ኣፍሪቃ ዥየን እንፋሶኒ። እንተኾነ ሎም‘ውን ቀዲሙ ተሰሪዑ ዘሎ ኣጀንዳ እቶም ዝእከቡ መራሕቲ ጉዳይ ፀጥታን ሰላምን‘ታ ኣህጉር‘ዩ ይብሉ እቶም ዋና ፀሓፊ። ”ብዘይጥርጥር ሰላምን ፀጥታን ቀዲሙ ዝተሰርዐ ኮይኑ‘ሎ።ካብ ሞንጎኦም ቅልውላው ማእከላይ ሪፐብሊክ ኣፍሪቃ፣ደቡብ ሱዳንን ካልኦት ሃገራትን ክኾኑ‘ዮም” ኢሎም ዥየን እንፋሶኒ። ድሕሪ‘ቲ ዓመታዊ ኣኼባ ነተን ካብ ቅልውላውን ጎንፅን ዝገላገላ ዘለዋ ሃገራት ኣፍሪቃ ንምሕጋዝ ናይ ገንዘብ መተኣኻኸቢ ስነ-ስርዓት ከምዝህሉ‘ውን እቶም ዋና ፀሓፊ ገሊፆም። ኣኼባ መራሕቲ ኣፍሪቃ ካልእ ዝዘራረብሉ ኣጀንዳ ኣብ‘ዘን ዝቅፅላ ኣርባዕተ ዓመታት ኣብ‘ታ ኣህጉር ዝትግበር ቁጠባዊ ስትራተጂ‘ዩ። ኣብ ናይ ሎም-ዘበን ኣኼባ መራሕቲ ሃገራት ኣፍሪቃ ናይ ክብሪ ጋሻ ዝኾና ፕረዚደንት ደቡብ ኮርያ ፓርክ ጉዌን ሃይስ’የን።ከምኡውን ፕረዚድንት ፍልስጤማውያንን፣ዋና ፀሓፊ ሊግ ዓረብን‘ውን ኣብ‘ቲ ኣኼባ ክርከቡ‘ዮም ይብል መለሳካቸው ኣምሃ ዝላኣኾ ሪፖርት። እዚ ከምዚ‘ሉ ከሎ፣ኣብ‘ቲ ኣሻሓት ሰባት ዝተቀትልሉ ግጭት ደቡብ ሱዳን ምናልባሽ ገበን ኲናትን ሰብኣዊነትን ተፈፂሙ ክኸውን ይኽእል‘ዩ ኢሎም ባዓል-ስልጣን ሰብኣዊ መሰላት ሕ/ሃ። ኢቫን ሲሞኖቭች፣ምክትል ሓላፊ ቢሮ ሰብኣዊ መሰላት ሕ/ሃ’ዮም፣ዝሓለፈ ሰሙን ኣብ ደቡብ ሱዳን ዑደት ድሕሪ ምፍፃሞም ኣብ ዝሃብዎ ሪኢቶ፣ ዝተዓዘብዎ ኩነታት ኣዝዩ ዘሻቅልን፣ከምቅትለት፣ከየፃረኻ ምርሻን፣ፆታዊ መግሰስቲ፣ምብራዕ ኣባይቲ፣ስርቂን ምጥቃም ትሕቲ ዕድመ ቆልዑን ዝብሉ መግሃስቲ ከምዝመዝገቡ ጠቂሶም። ”ኣብ‘ዘን ዝመፃ ሒደት ሰሙናት፣ንውፅኢት ምርምረና ዝምልከት መባእታዊ ሪፖርት ብወግዒ ክነፍልጥ ኢና ዝብል ተስፋ ኣለኒ።ብሓደ ወገን እኹል መርተዖ ኣለና፣ብካል ወገን ገና ዘይተረጋገፁ መግሃስቲ ኣብ ኢድና ኣሎ። ዛጊድ ክልቲኦም ወገናት ኣብ ምግሃስ መሰላት ኢድ ኣለዎም ዝብል ገምጋም ኣሎና” ይብሉ ባዓል ስልጣን ሕ/ሃ። እቲ መባእታዊ ሪፖርት፣መን ኣብ‘ቲ ገበን ተሳቲፉ ንዝብል ሕቶ ዝምልስ ሪፖርት ኣይኸውን ይብሉ ሚስተር ሲሞኖቪች።ብዘይካ‘ዚ ሕብረት ኣፍሪቃ ቅድም ኮምሽን ኣናዳዪ ሓቂ ክቀውም ኣለዎ ዝብል ሓሳብ ከምዘቅረበ‘ውን ጠቂሶም።
ዓለምለኸ ክኢላታት ብዛዕባ ቁጠባ ኣፍሪካ ተስፍኦም ይገልፁ ኣለው።እታ ኣህጉር ኣብቶም ዝቕፅሉ ክልተ ዓመታት ብሓሙሽተ ወይ ሽዱሽተ ምኢታዊ ክትዓቢ እያ።ኣብ 2008 ኣ/ፈ ቅልውላው ቁጠባ ዓለም ካብ ዝኽሰት እቲ ዝበለፀ ዕብየት እዩ።ኣብ መንጎ ምምዕባል ዝርከባ ሃገራት ዘሎ ርክብ ንግዲ እናዓበይ ምኻድ ንኢንቨስትመንት ዝስሕብ ንፁር ፖሊስታት ቁጠባን ኣብ መንጎ ሃገራት ኣፍሪካ ናይ ንግዲ ርክባት ምውሳኽን ከም ምኽንያት ተጠቒሱ’ሎ። እቲ ትንበያ ብባንኪ ልምዓት ኣፍሪካ፡ብናይ ሕቡራት መንግስታት ፕሮግራም ልምዓትን ብማእኸል ትካል ምትሕብባርን ልምዓትን ዝተዳለወ ናይ 2014 ኣ/ፈ ናይ ኣፍሪካ ኢክኖሚያዊ ይንበያ እዩ። ፅቡቕ ዜና ንኣፍሪካ ይብሉ ክኢላታት።ንመሰረተ ልምዓት ዝፈስስ ገንዘብ፣ምውሳኽጠለብን ንግድን ውሽጢ ሃገር ዕብየት ኣፍሪካ ጥዑይን ሰፊሕ መሰረት ዘለዎምን ክኸውን ገይሩዎ’ሎ። ኣንጌላ ሉሲጊ ኣብ ናይ ሕቡራት መንግስታት ፕሮግራም ልምዓት ክኢላ ቁጠባን ኣማኻሪት ፖሊስን ኣፍሪካ ብዙሓት ሰባት ኣብ ኣፍሪካ ዘሎ ዕብየት ብሃብቲ ፅዓት ወይ ብሰደድ ነዳዲ ጥራሕ እዩ ዝመፅእ ዘሎ ኢሎም ይሓስቡ ይብላ።ናይ ተፈጥሮ ሃፍቲ ዘይብለን ሃገራት እውን ይዓብያ ኣለዋ ኢለን።ናይዚ ቀንዲ ምኽንያት ኣብ ናይ ዘፈር ሕርሻን ኣገልግሎታትን የርእይኦ ብዘለዋ ዕብየት እዩ እየን ዝበላ። በመሰረት ናይዚ ዓመት ናይ ኣፍሪካ ኢኮኖሚያዊ ትንበያ ሃገራት ኣፍሪካ ኣብ 2012 ኣ/ፈ ኣብ መንጉአን ዝገብርኦ ዕዳጋ 81 ሚሊዮን ዶላር እዩ ነይሩ። ብመሰረት እቲ ፀብፃብ ክልተ ዞባታት ምብራቕን ምዕራብን ኣፍሪካ ብሽዱሽተ ሚእታዊ ቁጠባዊ ዕብየት ይመርሓ ኣለዋ። 10 ሚእታዊ ዝፅጋዕ ዕብየት ብምምዝጋብ ኢትዮጵያ ኣብ ምብራቕ ኣፍሪካ ትመርሕ ኣላ።ሳላ ሕርሻ፣ኢንዱስቱሪን ኣገልግሎትን ታንዛኒያ፣ኡጋንዳን ሩዋንዳን ካብ 6.5 ክሳብ 7.5 ምእታዊ ዕብየት ከመዝግባ ተተንቢዩ’ሎ። ኣብ ምዕራብ ኣፍሪካ እውን እቲ ዕብየት ኣብቶም ዝቕፅሉ ክልተ ዓመታት ብሸውዓተ ሚእታዊ ክዓቢ ክኢልታት ቁጠባ ትፅቢት ይገብሩ። ደቡባዊ ኣፍሪካ፣ኣንጎላ፣ሞዛምቢክን ዛምቢያን ካብ 5 ክሳብ 7 ሚእታዊ ክዓብያ እየን። እቲ ዕብየት ሳላ ምትሓት ዝቕባበ ብፍላይ ድማ ኣብ ዋጋ ምግን ብልህ ፖሊስታት ማክሮ ኢኮኖሚ ሃገራት ኣፍሪካን እዩ ይብል እቲ ፀብፃብ።ካብ ወፃኢ ናብ ኣፍሪካ ዝውሕዝ ገንዘብ እውን ዝተረጋግአ ወይ ይውስኽ እዩ ዘሎ። ኣብ ወፃኢ ካብ ዝነብሩ ኣፍሪካዊያን ዝልኣኽ ገንዘብ እውን ዝተረጋግአ ኮይኑ ቀፂሉ’ሎ።ኣብዚ ዓመት 67 ቢሊዮን ዶላር ክበፅሕ ትፅቢት ይግበር።ካብ ኣፍሪካዊያን ናብታ ኣህጉር ዝኣቲ ዘሎ ቕርሺ እቲ ዝዓበየ ፍልፍል ናይ ወፃኢ ገንዝበ እዩ።ኣብ ትምህርትን ክንክ ጥዕናን ኣገዳሲ ኣስተዋፅኦ ዘለዎ እዩ።
ቲታኒየም ዳይኦክሳይድ (ቲኦ2) በሽፋን ፣ በቀለም እና በፕላስቲኮች ውስጥ ነጭነትን እና መደበቂያ ኃይልን ለማግኘት እስካሁን ድረስ በጣም ተስማሚ ነጭ ቀለም ነው።ይህ የሆነበት ምክንያት እጅግ በጣም ከፍተኛ የማጣቀሻ ኢንዴክስ ስላለው እና የሚታይ ብርሃንን ስለማይወስድ ነው.TiO2 ትክክለኛ መጠን (d ≈ 280 nm) እና ትክክለኛ ቅርፅ (ብዙ ወይም ያነሰ ሉላዊ) እንዲሁም ከተለያዩ የድህረ-ህክምናዎች ጋር እንደ ቅንጣቶች በቀላሉ ይገኛል። ይሁን እንጂ ቀለሙ ውድ ነው, በተለይም የስርዓቶች መጠን ዋጋዎች ጥቅም ላይ በሚውሉበት ጊዜ.እና፣ በሽፋን ቀመሮች ውስጥ በሚጠቀሙበት ጊዜ በዋጋ/የአፈጻጸም ጥምርታ፣ በብተና ቅልጥፍና፣ በመበታተን ረገድ የተሻለውን ውጤት ለማግኘት ሁል ጊዜ ሙሉ ማረጋገጫ ስትራቴጂ ማዘጋጀት ያስፈልጋል።ተመሳሳይ ነገር እየፈለጉ ነው? በተቻለ መጠን የነጭ ቀለም ጥንካሬን እና የመደበቂያ ሃይልን በእርስዎ ቀመሮች ውስጥ ለማግኘት ስለ TiO2 ቀለም፣ የመበተን ብቃቱ፣ ማመቻቸት፣ ምርጫ ወዘተ ያለውን ዝርዝር እውቀት ያስሱ። ሁሉም ስለ ቲታኒየም ዳይኦክሳይድ ቀለም ቲታኒየም ዳይኦክሳይድ (ቲኦ2) ነጭ ቀለም እና የመደበቅ ኃይልን ለመስጠት የሚያገለግል ሲሆን ግልጽነትም ተብሎም ይጠራል ለሽፋኖች ፣ ቀለሞች እና ፕላስቲኮች።የዚህ ምክንያቱ ሁለት ጊዜ ነው. ትክክለኛው መጠን ያላቸው የ oTiO2 ቅንጣቶች የሚታየውን ብርሃን ይበትናሉ፣ የሞገድ ርዝመት λ ≈ 380 - 700 nm፣ ውጤታማ በሆነ መንገድ TiO2 ከፍተኛ አንጸባራቂ መረጃ ጠቋሚ ስላለው። የሚታየውን ብርሃን ስለማይቀበል ነጭ ነው። በተለይም የስርዓተ-ፆታ ዋጋዎች ጥቅም ላይ በሚውሉበት ጊዜ ቀለሙ ውድ ነው.አብዛኛዎቹ የቀለም እና የቀለም ኩባንያዎች ጥሬ ዕቃዎችን በክብደት ይገዛሉ እና ምርቶቻቸውን በድምጽ ይሸጣሉ።TiO2 በአንጻራዊነት ከፍተኛ መጠጋጋት፣ ρ ≈ 4 ግ/ሴሜ 3፣ ጥሬ እቃው ለስርዓቱ የድምጽ መጠን ከፍተኛ አስተዋፅኦ ያደርጋል። የቲኦ2 ቀለም ማምረት TiO2 ቀለም ለማምረት ጥቂት ሂደቶች ጥቅም ላይ ይውላሉ.Rutile TiO2 በተፈጥሮ ውስጥ ይገኛል.ይህ የሆነበት ምክንያት የሩቲል ክሪስታል መዋቅር ቴርሞዳይናሚካዊ የተረጋጋ የቲታኒየም ዳይኦክሳይድ ቅርጽ ነው.በኬሚካላዊ ሂደቶች ውስጥ ተፈጥሯዊ TiO2 ሊጸዳ ይችላል, በዚህም ሰው ሠራሽ TiO2 ማግኘት ይቻላል.ቀለሙ ከቲታኒየም የበለፀጉ ከምድር ውስጥ ከሚመረቱ ማዕድናት ሊሠራ ይችላል. ሩቲል እና አናታሴ ቲኦ2 ቀለሞችን ለመሥራት ሁለት ኬሚካላዊ መንገዶች ጥቅም ላይ ይውላሉ። በሰልፌት ሂደት ውስጥ 1.በቲታኒየም የበለፀገ ማዕድን በሰልፈሪክ አሲድ ምላሽ ይሰጣል ፣ TiOSO4 ይሰጣል።ንጹህ TiO2 ከTiOSO4 በበርካታ ደረጃዎች የተገኘ ሲሆን በቲኦ(OH) 2 በኩል ይሄዳል።በተመረጠው ኬሚስትሪ እና መንገድ ላይ በመመስረት ሩቲል ወይም አናታስ ቲታኒየም ዳይኦክሳይድ የተሰራ ነው. 2.በክሎራይድ ሂደት፣ ድፍድፍ የታይታኒየም የበለፀገ የመነሻ ቁሳቁስ በክሎሪን ጋዝ (Cl2) በመጠቀም ቲታኒየም ወደ ቲታኒየም tetrachloride (TiCl4) በመቀየር ይጸዳል።ከዚያም ቲታኒየም tetrachloride በከፍተኛ ሙቀት oxidized ነው, ንጹህ rutile titanium ዳይኦክሳይድ ይሰጣል.Anatase TiO2 በክሎራይድ ሂደት አልተፈጠረም።
ትዕግስት በላይ ፈረደ ትውልዷና እድገቷ በውባ ባሕር ዳር ከተማ ሲሆን በሎስ አንጀለስ ለሚገነባው የኦርቶዶክስ ተዋህዶ ገዳም ማስገንቢያ በግላቸው አንድ ሚሊዮን ዶላር አበርክተዋል። በኮመዲያን እሸቱ በአንድ ምሽት ከአንድ ሚሊዮን በላይ የተሰበሰበለት የገዳሙ ምስረታ አጀማምር በትዕግት በላይ ፈረደ አንድ ሚሊዮን ዶላር ተጨማሪ ድጋፍ ተደርጓል። ትዕግስ በሎሳን ጀለስ በግል ንግድ ስራ ድርጅት ከፍታ የምትሰራ ሲሆን ቤተሰቦቿና እድገቷ ባሕርዳር ሲሆን እጅግ በጣም ተወዳጅና በረከትን አብዝተው የሚኖሩ የተመሰገኑ ቤተሰቦች ያሳደጓት በመሆኗ አሁንም ይህንን ከቤተሰቧ የወረሰችውን ለወገንና ለሀገር የማበርከት በጎ ተግባር ቀጥላበት አንድ ሚሊዮን ዶላር ለገዳም ግንባታው አበርክታለች። ትዕግስት ከዚህ በፊትም ለጣና እምቦጭ ማስወገጃ ማሽን ግዥ የሚሆን ከፍተኛ ድጋፍ ያደረገች ሲሆን ፤ በጣና ታሪካዊው ክብራን ገብርኤል ገዳም ህንጻ አስገንብታ ለአባቶች አስረክባለች። እንዲሁም በሻሸመኔ ሚስቱና ቤተሰቦቹን በወጣቶች አመፅ ላጣው ግለሰብ ግማሽ ሚሊዮን ብር ሰጥታለች። በተጨማሪም ከዚህ በፊት ለኮሮ ጊዜ ልዩ ድጋ ከማድረጓ ባለፈ 50 አረግዊያንን በቋሚነት ትረዳለች። በወንድሙ ፓስፖርት ገብቶ በአሜሪካ ታሰሮ የነበረውና ወንድሙ በዩንቨርሲቲ የተገደለበትን አንድ ወጣት በፍርድ ቤት ጠበቃ በመቅጠር ህጋዊ ኗሪ እስከመሆን አድርሳለች።
“ ነቶም ነዚ መጥቃዕቲ ዘካየዱ ወገናት ንምልላይ ቁርብ’ዩ ተሪፉ። ጭብታት ምርመራ ናብ ሓደ ወገን’ዮም ዝእንፍቱ እቲ ሓደጋ ዝፈጸመ አካል ብከመይ አብዚ ደረጃ ከምዝበጽሓ’ውን ተፈሊጡ’ዩ” ይብል ቀ/ ሚኒስትር ዱቫቱጉ ብተወሳኺ እቲ ቀዳማይ ሚኒስትር እቲ መጥቃዕቲ ነቲ ሕዳር 1,2015 ዓ.ም ክካየድ ተወሲኑ ዘሎ ምርጫ ባይቶ ከተዓናቅፍ ዝዓለመ’ዃ እንተነበረ እቲ ምርጫ ግን ከምቲ ዝተመደበ ክቅጽል ምኳኑ ሓቢሩ’ሎ። ዕለታዊ ፈነወ ድምጺ ኣመሪካ 27/11/2022 ፈነወ ትግርኛ ሰንበት ድምጺ ኣሜሪካ ፈነወ ቛንቛ ትግርኛ ካብ ሶኑይ ክሳብ ሰንበት ይፍነው። ፈነወ ቛንቛ ትግርኛ ካብ ሶኑይ ክሳብ ዓርቢ ብዕለታዊ ዜና ይጅምር፥ እዋናዊ ጉዳያትን ሰሙናዊ መደባት'ውን የጠቓልል ።ቀዳምን ሰንበትን ኣብቲ ሰሙን ዝተፈነው መደባት ብምድጋም ፈነወ ቛንቛ ትግርኛ ይኻየድ።
በኢትዮጵያ ውስጥ ገንዘብ የሚያባክን ማን እንደሆነ እናውቃለን። ጊዜም የሚያባክነው ማን እንደሆነ ሳናውቅ አንቀርም። እንዲሁም ወንድና ሴት እንደየተፈጥሯቸው እንዳይወልዱ የሚያመክናቸው ምን እንደሆነ አሳምረን እናውቃለን። አንናገርም እንጂ። ምሁራንንስ የሚያባክንንና የሚያመክን ማነው? ጎበዝ ማለት ይህን የሚያውቅ ነው። እኔም ማወቅ የምፈልገው ያገሬን ምሁራን የሚያባክንብኝና የሚያመክንብኝ ማን እንደሆነ ነው። ሰሞኑን ያዲስ አበባው መንግስት ቀለም ቀለም ሲሸተው ጊዜ እኔንም እንዲሁ ቀለም ቀለም ስለሸተተኝ ስለምሁራን ብንጫወት ምናለ ብዬ ለዛሬ ቁም ነገሬ እንዲሆን መረጥኩት፤ የኢትዮጵያ ምሁራን ጉዳይ፤ በተለይ ያቋማቸውና የጥቅማቸው ጉዳይ። በይበልጥ ደግሞ እንዲያው እንደዋዛ የመባከናቸው ነገር። ባክነዋል እንዴ? ካላችሁ መልሴ እንክት ነዋ! የሚል ነው። ላስረዳ። የምናገረው ባሁኑ ወቅት በኢትዮጵያ ምድር ስላሉ ምሁራን መሆኑን ልብ በሉልኝ። የውጪዎቹማ እንዲያው እንዳይቆጡኝ ድምፃችሁን ዝቅ አድርጋችሁ አንብቡልኝ እንጂ እነርሱማ የባከኑት ገና ዱሮ ካገር ከወጡበት እለት ጀምሮ ነው። ታዲያ ምሁር ማነው? እስከ ስንተኛ ክፍል የተማረ ነው? ምናምን አትበሉኝ። ከመንግስት ጋር የሚያጣላ ጥያቄ አልወድም። በቃ ምሁር። ይገባችኋል። ለምሳሌ ባለፈው በአሜሪካ ድምፅ አማርኛው አገልግሎት ቀርበው በኢትዮጵያ ወቅታዊ ይዞታ ላይ አስተያየትና ትንተና የሰጡትን ከአዲስ አበባ ዩኒበርሲቲ የህግ፣ ሶሲዮሎጂና የፖለቲካ ትምህርት ምሁራን አይነት ማለት ነው። ስም አልጠራም። ምሁራን በሰው ልጅ እድገት ታሪክ ውስጥ የተጫወቱትን ሚና መዘርዘር ጊዜ ስለሚፈጅ ብቻ ሳይሆን እኔም ስለማላውቀው አናነሳውም። ግን አለምን ለውጠዋል፤ አቅጣጫዋንም ወስነዋል፣ ሲባል ስለሰማሁ እኔም እንዲያ ብንል ዋስ ጥራ የሚለን ያለ አይመስለኝም። በተለይ ከ18ኛው መቶ ክፍለዘመን ጀምሮና ምናልባትም ከዚያም በፊት በየዘርፉ የተቀመሩት ሳይንሳዊ ንድፈሃሳቦችና ግኝቶች ሰውን ዛሬን እንዲመስል አድርገውታል። በተለይ በመንግስታዊ ያስተዳደር ጉዳይና የፖለቲካ ጥያቄዎች አቅጣጫ እንደየሀገሩ ተጨባጭ ሁኔታ አወንታዊም አሉታዊም ሚና ተጫውተዋል። ባንፃሩ ደግሞ ምንም ፋይዳ ያለው ስራ ሳያከናውኑ እንዲያውም ለክፉ ገዢዎች መሳሪያ አቀባይ ሆነው ያለፉበት ታሪክም ይኖር ይሆናል። መሰረታዊ ጥያቄው የቱ ሀገር በምን አኳኋን ተጠቀመባቸው የሚለው ነው። የት ባከኑ? የትስ መከኑ? በማለት መጠየቅ ማለት ነው። በኢትዮጵያ ፖለቲካ ምሁራን ጠቅመውናል? በፖለቲካው ምዳ ሚና ኖሯቸው ካልጠቀሙን ባክነዋል ማለት ነው። ምናልባትም መክነዋል። በኔ አስተያየት በተለይ ባለፉት 40 የምጥ አመታት ምሁራንን ሳንጠቀምባቸው ባክነዋል። ያባከናቸውም መንግስት ነው፤ ያለውም የሄደውም። ደርግ ከፊሉን በመግደል ቀሪውን ደግሞ በውድም በግድም አባሪ በማድረግ እውቀታቸውን አባከነው። ብዙዎቹም የሀገራቸው ጉዳይ ሆዳቸውን እያመማቸውና አንጀታቸው እያረረ በምሁርነት ካባቸው ላይ መንግስታዊ መለዮ ደርበው ከእገሌ ጋር ወደፊት እንዲሉ ተገደዱ። ቀሪዎችም ሲያቀብጣቸው (ወይም ሲፈርድባቸው ማለት ይሻል ይሆናል) ለምን አሉና ተገደሉ። ባከኑ ማለት ይሄ አይደል? ወግነው የተረፉትም ተቃውመው የጠፉትም ያው ባክነዋል። ዛሬስ? ዛሬም ቢሆን ታሪክ እምብዛም የተለወጠ አይመስልም። እንደመጥምቁ ዮሃንስ በበረሃ ያለሰሚ የሚጮኹ ሀቀኛ ምሁራን መኖራቸው ሳይካድ ብዙሃኑ ግን ወይ ለሆዱ ያለዚያም ለባለክንዱ አድሯል። ቀሪውም ጭልፊት እንዳየች ጫጡት በየተቋሙ ጎሬ አድፍጧል። የቀናውም ይብላኝልሽ ሀገሬ ብሎ ካገር ፈርጥጧል። እናም ሁሉም ባክነዋል። ልማታዊ ምሁራኑ ሳይንስ፣ መንግስትና እድገት አንድም ሶስትም ናቸው በሚል ተጠምቀው 11 ሚሊዮን ህዝብ በርሃብ በሚያጣጥርባት ኢትዮጵያ 11 ጊዜ አድገናል ይሉናል። ማንም ሰው በማንነቱ መብት አለው የሚለውን የቀለም ትምህርት በላፒስ አጥፍተው ማንነት በሞት በሚያስቀጣባት ሀገር የብሄር መብት ተከበረ ይሉናል። ታዲያ ከዚህ በላይ ብክነትና ምክነት ከየት ይመጣል? እዚህ ላይ መቼም አንተስ በኢህአዴግ አፍንጫ ስር ብትሆን ኖሮ ውዳሴ መንግስትን ከመድገም ሌላ ምን ታደርግ ነበር የሚል ተፈታታኝ አንባቢ መኖሩ አይቀርም። እኔም ባልሆን እውነቱን ተናግረው እመሸበት የሚያድሩ እውነተኛ የቀለም ልጆች መኖራቸውን አሌ የምንል አይመስለኝም። ያመኑበትን ተናግረው የለት እንጀራቸውን ያጡ ግን ደግሞ የቀለም ቃልኪዳናቸውን የጠበቁ ጀግና ምሁራን መኖራቸውን ዋቢ ጠቅሶ መከራከር ይቻላል። ሌላው ቢቀር የባለጊዜ ፖለቲከኞች ቃለአቀባይ በመሆን ሳይማር ባስተማረን ወገን ላይ ባላስተማረን ትምህርት በሃሰት ከምንፈርድ እሰየው ባያሰኝም እንኳን ጎመን በጤና ያሉትን ጎራ መቀላቀል ሳይሻል ይቀራል። ለነገሩ እሱም መፈቀዱ እርግጠኛ መሆን አይቻልም። አንድ በንጉሱ ዘመን ሹመት የተሰጠው ሰው ሹመቱን አልፈለገው ኖሮ ንጉሱ ፊት ቀረበና እባክዎ ጃንሆይ፣ ሹመቱ ቀርቶብኝ አርሼ ልብላበት ቢላቸው፥ አይ ሞኝ፣ እሱንስ እኛ ስንፈቅድ አይደል? አሉት ይባላል። እውነት ይሁን አይሁን አላውቅም ግን ተናግሮም ሆነ ዝም ብሎ መኖር በዛሬይቱ ኢትዮጵያ እንዲህ ቀላል ምርጫ እንዳልሆነ እረዳለሁ። እናም ዝም ብሎ ከመጠቃት ዋሽቶ መጠቀም የሚል ፈታኝ እና ጨካኝ አቋም የሚወስዱ ምሁራን ቢኖሩ ልንፈርድባቸው አይገባም ካላችሁ ባላምንበትም ልስማማ እችላለሁ። ብቻ ቁም ነገሩ ሀሰት ተናግረው የተጠቀሙትም፣ ፈርተው ዝም ያሉትም መባከናቸው ነው። ኢትዮጵያ ከሁለቱም አላተረፈችም። ሁሉንም አጥታለች። ኢትዮጵያ እግዜር ያፅናሽ! አሜን? “ጎልጉል፡ የድረገጽ ጋዜጣ የሕዝብ” እንደመሆኑ በ“የኔ ሃሳብ (Opinion)” ዓምድ ሥር የድርጅቶችና የማንኛውም ግለሰብ ነጻ ሃሳብ የሚስተናገድ ሲሆን ከአንባቢያን የሚላኩልን ጽሁፎች በጋዜጣው የአርትዖት (ኤዲቶሪያል) መመሪያ መሠረት ያለ መድልዖ በዚህ ዓምድ ሥር ይታተማሉ፡፡ ይህ በጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣ በ“የኔ ሃሳብ (Opinion)” ዓምድ የታተመ ጽሁፍ የጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣ® አቋም ሳይሆን የጸሃፊው ነው፡፡
ዛሬ ባለው ህብረተሰብ ፈጣን የህይወት ፍጥነት፣ የ24 ሰአት፣ ልቦለድ፣ ፋሽን፣ ብልህ እና ሌሎች ፍላጎቶች የወጣት ሸማቾች የፍጆታ አዝማሚያ ሆነዋል። የሽያጭ ማሽን ከዚህ ፍላጎት ጋር በጣም የተጣጣመ ነው. በጊዜ እና በቦታ የተገደበ አይደለም, ጉልበትን ይቆጥባል እና ግብይቶችን ያመቻቻል. አዲስ የችርቻሮ ንግድ ዓይነት ነው፣ እና የችርቻሮ ፍጆታን ለማሻሻል አዲስ መውጫ እየሆነ ነው። ፈጠራ ከዘመኑ እድገት ጋር መላመድ ይችላል፣ እርግጥ ነው፣ የሽያጭ ማሽኖች እስካሁን ድረስ ብዙ ዓይነቶችን አዘጋጅተዋል። ከመዋቅሩ ውስጥ, በሎከር ማሽን, በፀደይ መሸጫ ማሽን, በኤስ-ቅርጽ ያለው የሽያጭ ማሽን, ቀበቶ መሸጫ ማሽን አውቶማቲክ የማንሳት ስርዓት እና የመሳሰሉት ሊከፈል ይችላል. ከመተግበሪያው ውስጥ የመጠጥ መሸጫ ማሽኖች፣ የፍራፍሬ መሸጫ ማሽኖች፣ የአዋቂዎች እቃዎች መሸጫ ማሽን፣ መክሰስ መሸጫ ማሽን፣ ፈጣን የምግብ መሸጫ ማሽኖች ወዘተ. ማሽኖች የተለያዩ ናቸው. በመቀጠልም በሰርጡ መዋቅር ምደባ መሰረት የሽያጭ ማሽኖችን የዋጋ ልዩነት አስተዋውቃለሁ. 1. S-ቅርጽ ያለው የኤስ-ቅርጽ ያለው የሽያጭ ማሽን ቦታዎች ለመጠጥ መሸጥ ተብሎ የተሰራ ልዩ መተላለፊያ ነው። ሁሉንም ዓይነት የታሸጉ እና የታሸጉ መጠጦችን መሸጥ ይችላል ፣ እና የቦታው ስፋት እንደ መጠጥ ደረጃ ሊስተካከል ይችላል። በራሱ የስበት ኃይል ማሽቆልቆል ላይ በመመሥረት መጠጥ በየመንገዱ በንብርብር ሊደረድር ይችላል፣ ይህም የጭነት መጨናነቅን እና የቦታ አጠቃቀምን መጠን አያመጣም። የዚህ ዓይነቱ የሽያጭ ማሽን አቅም ከሌሎቹ የሽያጭ ቻናሎች የበለጠ ነው, እና መሙላት ቀላል ነው. በአግድም መጣል ይቻላል, ይህም የመሙላት ጊዜን ይቀንሳል, ረጅም የአገልግሎት ዘመን እና ዘላቂ ነው. ይሁን እንጂ የዚህ ዓይነቱ የሽያጭ ቻናል ውስብስብ መዋቅር, ከፍተኛ ወጪ እና ለማምረት ቀላል አይደለም. በአጠቃላይ ኢንተርፕራይዞች ማምረት አይችሉም. ስለዚህ የዚህ ዓይነቱ የሽያጭ ማሽን ዋጋ በአንጻራዊነት ከፍተኛ ነው. ትንሹ መሸጫ ማሽን ወደ 10,000 ዩዋን ያስከፍላል ፣ ትልቁ ከ20,000 ዩዋን እስከ 30,000 ዩዋን ይፈልጋል ፣ በስክሪኑ ላይም ልዩነቶች ሊኖሩ ይችላሉ ፣ ለምሳሌ-ትላልቅ የንክኪ ስክሪን ማሽኖች ከአነስተኛ ስክሪን ማሽኖች የበለጠ ውድ ናቸው ፣ በኋላ ግን ግምት ውስጥ መግባት አለባቸው ። የሥራ ማስኬጃ ወጪዎች, እንደዚህ ያሉ የሽያጭ ማሽኖች ረጅም ህይወት እና ዝቅተኛ ውድቀት, ወይም በአንጻራዊነት ወጪ ቆጣቢ ናቸው. 2. ፀደይ የፀደይ ቦታዎች በሽያጭ ማሽኖች ውስጥ ቀደምት ቦታዎች ናቸው። እቃዎችን ወደ ውጭ ለመግፋት የምንጮችን ሽክርክሪት ይጠቀማል. የዚህ ቻናል አወቃቀሩ በአንፃራዊነት ቀላል ነው፣ እና ለሽያጭ ብዙ አይነት ትናንሽ ሸቀጣ ሸቀጦች እንደ መጠጥ፣ መክሰስ፣ ፈጣን ኑድል እና የእለት ፍጆታዎች አሉ። የምርት ዋጋው በአንጻራዊነት ዝቅተኛ ነው, ነገር ግን የካርድ መጠን በጣም ከፍተኛ ነው. በመርከቡ ላይ ያሉት እቃዎች መጠን በጥይት መሰረት መሆን አለበት. የስፕሪንግ ሬንጅ እና የመጠን ዲያሜትር, መሙላት በጥንቃቄ መዘጋጀት አለበት, የመጥፎው ጭነት መጠን ይጨምራል, የበለጠ ችግር. የዚህ ዓይነቱ መተላለፊያ መሸጫ ዋጋ በአጠቃላይ ከ16,000 እስከ 16,000 መካከል ነው, ይህም እንደ የሽያጭ ማሽኑ መጠን ይወሰናል. 3. ቀበቶ ማስገቢያዎች ቀበቶ መሸጫ ማሽን የፀደይ ክፍተቶች ማራዘሚያ ነው. ብዙ ገደቦች አሉት. ለሽያጭ ተስማሚ ነው ቋሚ የድምጽ መጠን , ጠፍጣፋ ታች እና ለመደርደር ቀላል አይደለም. የታሸጉ ምግቦችን፣ አጫጭር የታሸጉ መጠጦችን፣ የሳጥን መክሰስ እና የመሳሰሉትን ለመሸጥ ሊያገለግል ይችላል። መሙላት ደግሞ የበለጠ አስጨናቂ ነው. እንደ ስፕሪንግ ትራክ, እቃዎችን አንድ በአንድ በጥንቃቄ ማስቀመጥ ያስፈልገዋል, ይህም ጊዜን ያዘገያል. የዚህ ዓይነቱ የሽያጭ ማሽን ዋጋ በአጠቃላይ ከ 20,000 በላይ ነው, እና የሽያጭ ማሽኑ ዋጋ እንደ ውቅሩ መጠን ይወሰናል. 4. የመቆለፊያ መሸጫ ማሽን ሎከር መሸጫ ማሽን በጣም ርካሹ የሽያጭ ማሽን ነው። ብዙ የላቲስ ካቢኔቶችን ያጣምራል. እያንዳንዱ የጭስ ማውጫ ካቢኔ የተለየ የበር እና የመቆጣጠሪያ ዘዴ አለው. እያንዳንዱ የላቲስ ካቢኔ አንድ ሸቀጣ ሸቀጦችን ብቻ ማከማቸት ይችላል, ነገር ግን ብዙ አይነት እቃዎችን ይሸጣል (ያለ ማሸጊያ, መደበኛ ያልሆነ ቅርጽ, ትልቅ መጠን, የጥቅል ጥምር, ወዘተ.). አዎን, አወቃቀሩ ቀላል እና የምርት ዋጋው ዝቅተኛ ነው, ነገር ግን ጥቂት እቃዎች እና ዝቅተኛ የቦታ አጠቃቀምም አሉ. የግለሰብ ላቲስ ካቢኔዎች ዋጋ በአጠቃላይ ከ5-7,000 ነው, ይህም ብቻውን መጠቀም አይቻልም. ከስርዓተ-ፆታ ጋር የተጣበቁ ካቢኔቶች ለብቻው ጥቅም ላይ ሊውሉ ይችላሉ. የዚህ ዓይነቱ የሽያጭ ማሽን ዋጋ ከ8-9,000 ነው. 5. ሁለገብ ቦታዎች ይህ አውቶማቲክ ሊፍት ያለው ማሽን አውቶማቲክ የአሳንሰር ሲስተም የተገጠመለት ሲሆን በመስታወት የታሸጉ ዕቃዎችን፣ አትክልትና ፍራፍሬ፣ እንቁላል፣ የሳጥን ምግቦች፣ ወዘተ የመሳሰሉትን በቀላሉ ሊበላሹ የሚችሉ ሸቀጦችን መሸጥ ይችላል። የሽያጭ ማሽኑ በአንጻራዊነት ትልቅ ነው, ስለዚህ የዚህ ዓይነቱ ማሽን አጠቃላይ መጠንም ይነጻጸራል. ትልቅ, ውስብስብ መዋቅር, ከፍተኛ የምርት ዋጋ, የዚህ ዓይነቱ የሽያጭ ማሽን ዋጋ በአጠቃላይ 30,000 አካባቢ ነው.
ውብሸት አዲስ አበባ ከተማ በሚገኘው ዩኒቲ ኮሌጅ ነው የጋዜጠኝነት ሞያውን የጀመረው። ከዚያም አሁን በታገደው ሃዳር በተባለ ነፃ ሳምንታዊ ጋዜጣ ሞያውን ቀጠለ። እ.አ.አ. ጥር 19, 2012 በአዲስ አበባ የሚገኝ ፍርድ ቤት በአሸባሪነትና እና ለአሸባሪነት ገንዘብ በመከፈል ወንጀለኛ ተባለ። ዋሽንግተን ዲሲ — ጋዜጠኛ ውብሸት ታዬ እ.አ.አ. ሰኔ 19, 2011 በመንግስት ባለሥልጣናት ታሰረ። ውብሸት በአማርኛ ቋንቋ የሚሰራጨው የአውራምባው ታይምስ ጋዜጣ ዋና አዘጋጅ ነበር። አንድ መንግስታዊ ያልሆነ ድርጅት እንደገለጸው ውብሸት ከመታሰሩ በፊት ገዢው ፓርቲ የሚተች ጽሁፍ አቅርቦ ነበር። ውብሸት አዲስ አበባ ከተማ በሚገኘው ዩኒቲ ኮሌጅ ነው የጋዜጠኝነት ሞያውን የጀመረው። ከዚያም አሁን በታገደው ሃዳር በተባለ ነፃ ሳምንታዊ ጋዜጣ ሞያውን ቀጠለ። እ.አ.አ. ጥር 19, 2012 በአዲስ አበባ የሚገኝ ፍርድ ቤት በአሸባሪነትና እና ለአሸባሪነት ገንዘብ በመከፈል ወንጀለኛ ተባለ። ከዚያም 14 አመታት እስራት ተፈርዶበት በአሁኑ ወቅት በዝዋይ ማረምያ ቤት ይገኛል። የጤንነቱ ጉዳይም አስጊ ሁኔታ ላይ ይገኛል። የኢትዮጵያ መንግስት ውብሸት ታዬን እንዲለቅ እንጠይቃለን።
ቢለኔ ስዩም በዛሬው እለት ለሃገር ውስጥ እና የውጭ ሚዲያዎች መግለጫ ሰጥተዋል፡፡ በመግለጫቸውም አሸባሪው ቡድን በአማራ እና አፋር ክልሎች በተከታታይነት ትንኮሳ እየፈጸመ መሆኑን ተናግረዋል፡፡ ከዚህ ባለፈም ቡድኑ የግለሰቦችን ንብረት ማውደሙን እና መዝረፉንም ገልጸዋል፡፡ መንግስት በትግራይ ክልል የተናጥል የተኩስ አቁም መድረሱን በመጥቀስም፥ ህወሓት ይህን የተኩስ አቁም በይፋ መጣሱንም አውስተዋል፡፡ ይህም በተለይም ለችግር የተጋለጡ እና እርዳታ የሚፈልጉ ዜጎችን ተደራሽ ለማድረግና በአካባቢው ለጥቃት የተጋለጡ የኤርትራ ስደተኞችን ወደ ሰላማዊ አካባቢዎች ለማዛወር በመንግስት በኩል የተደረገውን ጥረት አስተጓጉሏል ነው ያሉት፡፡ በተያያዘም ስድስት ኤርትራውያን ስደተኞች በአሸባሪው ሕወሓት መገደላቸውንም ነው የገለጹት፡፡ ከዚህ ባለፈም ቡድኑ ህጻናትን ለውትድርና በመመልመል ንጹሃንን እንደ መሸሸጊያ እየተጠቀመባቸው መሆኑን በተጨባጭ ማስረጃ ማረጋገጥ መቻሉን አስረድተዋል፡፡ መላው ህዝብም ይህን የአሸባሪውን ድርጊት በይፋ መቃወሙንም በመግለጫቸው አንስተዋል፡፡ ፕሬስ ሴክሬታሪዋ መንግስት የደረሰውን የተኩስ አቁም አክብሮ እየተንቀሳቀሰ ይገኛልም ብለዋል፡፡ HEBREZEMA.INFO INDEPENDENT NEWS & MEDIA DESIGNED BY ZEWDU TEKLU © COPYRIGHT. ALL RIGHTS RESERVED 2007
ዛሬ በጠዋት ሰብሰብ ብለን የገባነው ወደ 4ኛ ወንጀል ችሎት ነበር። ከ4ኛ ወንጀልችሎት ስወጣ 19ኛ ወንጀል ችሎት ታዳሚውን ያስለቀሰ፣ ዳኞቹን ሳይቀር ያሳዘነ ትዕይን እንደነበር ሰማሁ። 19ኛ ወንጀል ችሎት የነበረ አንድ ጓደኛዬን ማስታወሻውን እንዳየው ጠየኩት። የተጀመሩ ዐረፍተ ነገሮች፣ ያልተቋጩ ሀረጎችን አነበብኩ። በእርግጥ እንባ በሚያራጭ ትዕይንት ውስጥ መፃፍ ከባድ ነው። እኔንም ብዙ ቀን አጋጥሞኛል።የጓደኛዬ ማስታወሻ ላይ የሰፈሩ የተቆራረጡትን ዐረፍተ ነገሮች መዝግቤ፣ ጓደኛዬ በችሎት ያየውን እንዲያብራራልኝ ጠየኩት። በአማራ ክልል በነበረው ህዝባዊ ንቅናቄ ሰበብ የታሰሩትና በእነ ታደሰ መሸሻ አሰጌ ክስ መዝገብ ከተከሰሱት መካከል 3ኛ ተከሳሽ የሆነው ዮናስ ጋሻው ደመቀ በሌሎች የአማራ ወጣቶች የሚፈፀመው ጭካኔ ተፈፅሞበታል። አስቻለው ደሴና ሌሎች አማራ ወጣቶች እንዳደረጉት ሱሪውን በችሎት አውልቆ “ህዝብ ይፍረደኝ” ብሏል። ሃይላንድ ያንጠለጠሉበትን ብልቱን አሳይቷል።በዚህ ወቅት ታዳሚው አልቅሷል። ጓደኛዬ ይህን ሰቆቃ እያየ በደንብ መፃፍ አልቻለም። ዳኞች እንኳ አንገት ደፍተዋል። በጠዋቱ ችሎት በተከሳሹ ሰቆቃ ያለቀሱትን ታዳሚዎችም አነጋግሬያቸው ነበር። ከሰዓትም ሀዘኑ ሳይለቃቸው ስለ ሰቆቃው ነግረውኛል። ዮናስ ማዕከላዊ በነበረበት ወቅት ሀይላንድ አንጠልጥለውበታል። በፒብሳ ከታትፈውታል። እግሩ ተጎድቷል። ማዕከላዊ በተፈፀመበት ሰቆቃ የነርቭ በሽተኛ ሆኗል። ይህን ሲናገር ሰቆቃውን ያደረሱበት ሁለት የማዕከላዊ ገራፊዎች ችሎት ውስጥ ተቀምጠው ነበር። የጓደኛዬ ማስታወሻ አገላበጥኩ። ዮናስ የተበደለው ማዕከላዊ ብቻ አይደለም። ከመታሰሩ በፊትም በቤተሰቡ ላይ በደል ደርሶበታል። ” ወንድሜን ሆን ብለው በኦራል(መኪና) ገጭተው ገደሉት፣ እናቴንም በተመሳሳይ መልኩ ገድለውብኛል። በማዕከላዊ አማራና ኦሮሞ ዘር እንዳይተካ ለምን ይደረጋል? የተማርነው ጥላቻ ነው። የእኛ ትውልድ ከእኛ ምን ይማራል? ሀይላንድ ተንጠልጥሎብኛል። በፒንሳ…… ሁላችንም ጉዳት ደርሶብናል” ብሎ በችሎት ምሬቱን ተናግሯል። የዮናስ ስቃይ ከማዕከላዊ በኋላም አላበቃም። በማዕከላዊ የደረሰበትን ጉዳት ለመታከም ወደ ዘውዲቱ ሆስፒታል ተወስዶ፣ ከአቅማችን በላይ ነው ብለውታል። ጳውሎስ ሄዶ የአጥንት ስብራት እንዳለበት ማረጋገጫ ቢሰጠውም ቂሊንጦ ማረሚያ ቤት ውጤቱን አጥፍቶበታል። በድብደባው ምክንያት የቀኝ እግሩ ሽባ ወደመሆን ደርሷል። ለዚህም ሽፍን ጫማ ያስፈልጋል። ሆኖም ሽፍን ጫማውን ገብረእግዚ የተባለ የገዥዎች ወገን ቀዶ ጥሎበታል። “ሽፍን ጫማ ለማድረግ እንኳ ብሔር መቀየር አለብን” ሲልም ገዥዎቹ እያደረሱበት ያለው በደልና ጭካኔ ቅጥ ጠይቋል። ጠዋት ቀጠሮ የነበራቸው ተከሳሾች ጉዳይ ከሰዓትም ይቀጥላል ስለተባልን ከማህሌት ፋንታሁን ጋር ከሰዓት ወደ 19ኛ ወንጀል ችሎት አቀናን።ተከሳሾቹ ወደ ቂሊንጦ ሄደው ስለነበር ችሎት ስራ ይጀምራል ከተባለው ሰዓት ዘግይተው ደረሱ። ከሌሎች ተከሳሾች ቀደም ብሎ አንድ ተከሳሽ እያዘገመ ነው። በቀኝ ጎኑ በኩል ሌላ ተከሳሽ ደግፎታል። ወዲያውኑ ከኋላው የነበሩት ተከሳሾች አለፉትና ተደግፎ ከኋላ ማዝገም ጀመረ። በጠዋቱ የችሎት ጊዜ ሱሪውን አውልቆ የተፈፀመበትን በደል የተናገረው ተከሳሽ እንደሆነ መገመት ችያለሁ። ተከሳሾች ወደ ችሎት ከገቡ በኋላ እኛም ለመታደም ገባን። ተደግፎ ፍርድ ቤቱ ግቢ ውስጥ ወዳለው ጊዜያዊ ማቆያ ያቀናው ተከሳሽ ፊት ወንበር ላይ ተቀምጧል። የቀኝ እግሩ ለሚያየውና የደረሰበትን በደል ለሚገምት በሚሰቀጥጥ መልኩ ይንቀጠቀጣል። ተቀምጦ እንኳን በቀኝ እግሩ አይረግጥበትም። የቀኝ የሰውነት ክፍሉ እስከ ትክሻው ድረስ ይንዘፈዘፋል።ችሎቱ ስራ ላይ በነበረበት ሰዓት ለሽንት ተደግፎ ሲወጣ የቀኝ እግሩን በደንብ አይረግጥበትም። ይጎትተዋል ማለት ይቀላል። የማዕከላዊ ምስክሮች ከሰዓት በነበረው የፍርድ ቤቱ ሰዓት ሁለት የዐቃቤ ሕግ ምስክሮች ተሰምተዋል። በቀዳሚነት የተመሰከረበት ደግሞ ሰቆቃ የተፈፀመበት ዮናስ ነው። ምስክሩ ባህርዳር ከተማ ይኖር የነበር ደላላ እና የሆቴል ባለቤት ነኝ አለ። አሁን ተፈትቼ ባህርዳር እገኛለሁ ብሎ ቃሉን ሰጠ። እውነታው ግን ሌላ ነው። ዮናስ ጋሻው ወደ ግንቦት 7 እንድልከው ጠይቆኝ ነበር ብሎ መሰከረ። ቆይቶ ደግሞ የአማራ ሕዝብ ነፃነት ንቅናቄ (አሕነን) የተባለ፣ የግንቦት 7 ቅርንጫፍ ነው ያሉት ቡድን እንዲቀላቀል በአንድ ስብሰባ እንደተነገረው፣ ከምሽቱ 12 ሰዓት ተሰብስው ማታው መንግስትን ለመገልበጥ ጦርነት ሊያደርጉ፣ ምስክሩም አባል እንዲሆን በተነገረው በነጋታው በተነገረው ጦር አደራጅቶ አባይን ሊያስዘጋ ተልዕኮ እንደተሰጠው መሰከረ። ምስክሩ መረጋጋት አይስተዋልበትም። የሚሰጠው መልስ ይበቃል እየተባለ እንኳን ማብራሪያውን ይቀጥላል። ዐቃቤ ሕግ፣ ፍርድ ቤቱም፣ የተከሳሾች ጠበቃም “በቃ” እያሉት አይበቃውም። ፍርድ ቤቱ በመሃል እየገባ “ወደ ግንቦት 7 ለመሄድ የሚጠየቁት ምን ሰለሆኑ ነው? ወደ ግንቦት 7 እንዲልኩት ሲጠይቅ የነበረ ሰው እንዴት የግንቦት 7 ቅርንጫፍ ነው የተባለ ቡድን መስርቶ እንዲቀላቀሉ ይጠይቅዎታል? በአንድ ቀን ዝግጅት እንዴት ጦርነት ይደረጋል? አንድ ቀን ተነግሮዎት ያለ ዝግጅት እንዴት አባይን ያስዘጋሉ? ማን ጋር ሆነው አገኙት?……” ብዙ ብዙ ጥያቄ አነሳ። 19ኛ ወንጀል ችሎት ዳኞች አንድ ቀን በማጣሪያ ጥያቄ ምስክርን አጥብቀው ሲጠይቁ አይቻለሁ። ዶ/ር መረራ ጉዲና ሲመሰከርባቸው። እንደዛሬው ምስክርነት ግን ግራ ሲጋቡ፣ ግራ የተጋቡበትን የምስክርነት ቃል ለተከሳሽ የሚጠቅም በሚመስል መልኩ ሲጠይቁ አይቼ አላውቅም። ምን አልባት፣ ጠዋቱ የፍርድ ቤቱ ሰዓት የተነገረው ተፅዕኖ ፈጥሮ ይሆናል። ተከሳሾች በጠበቃ አለልኝ ምህረቱ በኩል ምስክሮቹ ማዕከላዊ ታስረው እንደነበር፣ ተገደው እንደመሰከሩ፣ በድብደባ ብዛት “ልንመሰክርባችሁ ነው” ብለው ለተከሳሾች እንደነገሯቸው ጠየቁ፣ ዳኞችም አጣሩ። አንደኛው ምስክር “ሁላችንም ከምንታሰር የተወሰንነው ለቤተሰብ እንድረስ ብያቸዋለሁ” ብሎ አመነ። በጠበቃና በዳኞች ጥያቄ ብዛት ሌላኛው ምስክርም “መንግስት ምህረት ያደረገልኝ በእነሱ ላይ እመሰክራለሁ ስላልኩ ነው” ብሎ የማዕከላዊ ምስክር መሆኑን ተናገረ። ስልክ ስለመደዋወል ሲመሰክር የነበረው አንድ ምስክር “አሁን ስልክ የት አለ?” ሲባል “አልጋ የያዝኩበት ሆቴል አስቀምጨቃለሁ” ብሎ ተናገረ። ስልክ ቁጥሩን ሲጠየቅም “092 352 9019” ብሎ ተናገረ። ከችሎት እንደወጣሁ በዚህ ቁጥር ላይ ደወልኩ። ከቴሌ የድምፅ መልዕክት “ይህ ቁጥር አይታወቅም……” የሚል መልስ አገኘሁ። እኔ ስታሰር የተወሰደብኝ ስልክ ቁጥር አልተመለሰልኝም። ሁ በእኔ ቁጥር ላይም ስደውል የሚሰጠኝ መልስ ተመሳሳይ ስለሆነ ይህ ምስክር አሁን እጠቀምበታለሁ ያለው ስልክ ሲታሰር ተወስዶበት ቴሌ ቁጥሩን እንዳልለመለሰለት ግልፅ ሆነልኝ። እሱ ግን እጠቀምበታለሁ ብሎ መስክሯል። የማዕከላዊ ምስክር ከዚህ ውጭ ይላል ተብሎ አይጠበቅም። ምስክሮቹ በዳኞችና በጠበቃ አለልኝ ምህረቱ ሲጠየቁ ” በምህረት ተፈትተናል” ብለዋል። የተፈቱበትን ቀን፣ ወርም ሲጠየቁ መልሳቸው “አናስታውስም” ነው። አልተፈቱምና የተፈቱበትን ቀን ሊያስታውሱ አይችሉም! ተከሳሾቹም ምስክሮቹ ማዕከላዊ ታስረው እንደሚገኙ፣በእነሱ ላይ በሀሰት መስክረው እንደሚለቀቁ ቃል ተገብቶላቸው በሀሰት እንደሚመሰክሩባቸው ተናግረዋል። ሰቆቃ ደርሶበት ሱሪውን በችሎት አውልቆ ሀይላንድ የተንጠለጠለበትን ብልቱን ያሳየው ዮናስም በጠዋቱ ችሎት ምስክሮቹ ማዕከላዊ ታስረው፣ በግድ መስክሩ እየተባሉ እንደሆነ ተናግሮ ነበር። እውነታውም ይሄው ነው! ሁለቱ ምስክሮች መስክረው ችሎት ተጠናቅቆ ስንወጣ የገቡት ወደ ማዕከላዊ ወንጀል ምርመራ መኪና ነበር። እስረኞች ወደሚመላለሱበት፣ እኔም በአንድ ወቅት የማዕከላዊ እስረኛ ሆኜ ወደተመላለስኩበት መኩና እንጅ አልጋ ወደያዙበት ሆቴል የሚያደርሳቸው መኪና ውስጥ አልገቡም። ጉዟቸው ጓደኞቻቸው ወደተሰቃዩበት፣ እነሱም ተሰቃይተው በሀሰት እንዲመሰክሩ ወደተገደዱበት ወደ ማዕከላዊ ነው። ዮናስ አካሉን ወዳጣበት፣ ብልቱ ላይ ውሃ ወደተንጠለጠለበት፣ ኢህአዴግ ደርግ ሲጠቀምበት ነበር ብሎ 26 አመት ሙሉ አማራ እና ኦሮሞ ወጣቶችን ወደሚያሰቃይበት ማዕከላዊ! ምስክሮች የሄዱት ተፈትተን እንኖርበታለን ወዳሉት አማራ ክልል ሳይሆን ትህነግ/ህወሓት የአማራ ወጣቶችን ብልት ወደሚሰልብበት፣ የትህነግ የጥላቻ ጥግ ወደሚታይበት ማዕከላዊ ወንጀል ምርመራ!
ወዳጄ ሙሉዓለም ገ/መድኀን ‹‹ቀይ ባህር… ቀይ መቀስ›› በሚል ርዕስ ተከታታይ ጽሑፍ እያስነበበን ነው። በተለይ የጽሑፉ ሁለተኛ ክፍል፣ ለዚህ መጣጥፍ መነሻ እንደሆነኝ በማስታወስ ወደ አጀንዳዬ እሻገራለሁ። የአፍሪካ ቀንድ እና ቀይ ባህር መስመር የዓለም ኃያላን የስትራቴጂክ ጂኦ-ፖለቲካዊ ቁጥጥር የፉክክር አውድማ ሆኗል። በቀጠናው ላይ የኃይል ሚዛን ብልጫ ለመያዝ የሚያደርጉት ፉክክርና ትብብር፣ በቀጠናው የባሕር ዳርቻዎች የጦር ሠፈር በመመስረት ብቻ የሚገታ አይደለም። ቀጠናዊ ሚናቸውን ለማሳደግና የኃይል ሚዛን ብልጫ ለመያዝ ወዳጅ አገራትንም ከጎን ማሰለፍ የግድ ነውና። ይሄ የቀጠናው ተፎካካሪዎች ፍላጎት ደግሞ፣ የአፍሪካ ቀንድ አገራት በቀጠናው የሚኖራቸውን ተሳትፎና ሚና ከኃይል ሚዛኑ ጋር የሚያወዛውዝ፣ አልፎም በውስጥ ጉዳያቸው ጣልቃ ገብነትን የሚጋብዝ አጣብቂኝ ነው። ኢትዮጵያም በቀይ ባህር ቀጠና የሚኖራትን ጥቅም ለማስከበር እና ከቀጠናው ተፎካካሪ ኃይሎች መካከል የሚኖራት አሰላለፍም ሆነ ተፎካካሪዎች ኢትዮጵያን ከጎናቸው ለማሰለፍ የሚከተሉት ፖሊሲና የሚወስዱት አቋም ወሳኝ ነው። በቀይ ባሕር ቀጠና ጂኦ-ፖለቲካዊ ፉክክር እያደረጉ የሚገኙትን አገራት በዋናነት ከሁለት ጎራ የሚሰለፉ ናቸው። በአንድ በኩል የቀድሞው የቀዝቃዛ ጦርነት ትዝታን የሚያስታውሰው የምዕራባውያን ጎራን የያዘው፡ – የእነ አሜሪካ፣ አውሮፓ ህብረት እና አባላቱ ሲሆን፤ በሌላኛው ጠርዝ ደግሞ፣ በምስራቅ የምዕራባውያን ስትራቴጂያዊ ተፎካካሪዎች የሆኑት፡- ቻይና፣ ሩሲያ እና አጋሮቻቸው አሉ። እነዚህ የአፍሪካ ቀንድ እና ቀይ ባሕር ቀጠና ተፎካካሪ የኃያላን ቡድን፣ በቀጠናው የተለያዩ ፍላጎቶች እንዳላቸውም ይታወቃል። አሜሪካ Vs ቻይና፣ አሜሪካ Vs ሩስያ፣ አውሮፓ ህብረት Vs ቻይና፣ በቀጠናው የኃይል ሚዛንና ተፅዕኖ ብልጫ ፉክክር እያደረጉ ያሉ ናቸው። አገራቱ በቀይ ባሕር እና አፍሪካ ቀንድ ጥብቅ ስትራጂያዊ ጥቅም እንዳላቸውም አይዘነጋም። ከፍተኛው የዓለማችን የባሕር ትራንስፖርት መተላለፊያ እና ታላቁ ስትራቴጂካዊ ቀጠና ነው። እናም ተፎካካሪ አገራቱ የጦር ሠፈሮችን መስርተዋል፣ በቀጠናው ያሉ አገራትን ከጎናቸው ለማሰለፍም ‹ጨንገር› እና ‹ካሮት› ይዘው እየሠሩም እያሴሩም ነው።
በዚህ የኢየሱስ የሕይወት ታሪክ ውስጥ፣ ሉቃስ አራት ተአምራትን መርጧል። ይህንንም ያደረገው ደቀ መዛሙርቱ በሕይወታቸው ውስጥ ለሚከሰት ማንኛውም ነገር በክርስቶስ ላይ ጽኑ እምነት ይኖራቸው ዘንድ የኢየሱስን ታላቅ ኃይል ለማሳየት ነው። ሀ. ኢየሱስ ማዕበሉን ጸጥ አደረገ (ሉቃስ 8፡22-25)። ኢየሱስ ሥጋዊም ሆነ ግላዊ ሕይወታችንን የሚፈታተኑ ማዕበሎችን የመቆጣጠር ችሎታ አለው። ኢየሱስ የተኛ ወይም ግድ የሌለው ቢመስለንም እንኳ፣ በሁሉም ማዕበል ውስጥ አብሮን አለ። ከእርሱ ጋር በመሆናችን፣ ከየትኛውም ፍርሃት ነፃ ልንሆንና ለመልካም ውጤት በእርሱ ልንተማመን እንችላለን። ለ. ኢየሱስ አጋንንትን አስወጣ (ሉቃስ 8፡26-38)። ኢየሱስ ከገሊላ ባሕር ማዶ ካገኘው ሰው ይልቅ ብዙ አጋንንት የሰፈሩበት እንዲህ ያለ ሰው ያለ አይመስልም። 6000 የአጋንንት ጭፍራ የሰፈረበት በመሆኑ፤ ሁኔታውን መርዳት የሚቻል አይመስልም። ነገር ግን እነዚህ አጋንንት ከኢየሱስ ጋር ሲተያዩ በፍርሃት ራዱ። ኢየሱስ ቃል በመናገር ብቻ እነዚህ አጋንንት ሰውዬውን ለቅቀው እንዲወጡ አዘዛቸው። ሰይጣን ኃይሉን ሁሉ አስተባብሮ ወደ ክርስቲያኖች ቢመጣ እንኳ፥ ከእኛ ጋር ያለው ከሰይጣን ኃይል እንደሚበልጥ እናውቃለን። በፍርሃት ተውጠን «በኢየሱስ ስም!» እያልን ልንፎክር አይገባንም። ኢየሱስ ሰይጣንን በአንዲት የትእዛዝ ቃል ብቻ ሊያሸንፈው እንደሚችል ማመኑ ይበቃል። ሉቃስ ሰዎች ለኢየሱስ ሊሰጡ የሚችሉትን ሁለት ምላሾች ጠቅሷል። አብዛኞቹ ሕይወታቸውን ለእርሱ አሳልፈው ለመስጠት ስለማይፈልጉ ከእነርሱ እንዲርቅ ይፈልጋሉ። ነገር ግን በአጋንንት ተይዞ እንደነበረው ሰውዩ ያሉ ጥቂቶች ኢየሱስን ለመከተል ይሻሉ። ይህ ሰው ምን ማድረግ ነበረበት? ኢየሱስ ያደረገለትን ለሌሎች መመስከር ነበረበት። ምስክርነት እንደ ወንጌላውያን ያሉ አገልጋዮች ብቻ የሚፈጽሙት ተግባር አይደለም። ሁላችንም ኢየሱስ በሕይወታችን ውስጥ ያደረገውን ለሌሎች ልናካፍል እንችላለን። ሐ. ለ12 ዓመት ደም ሲፈሳት የኖረችውን ሴት ፈወሰ (ሉቃስ 8፡43-48)። ሰዎች ከሚታገሏቸው ነገሮች አንዱ በሽታ ነው። እያንዳንዱ ክርስቲያን በወደቀው የኃጢአት ዓለም ውስጥ የሚኖር እንደ መሆኑ በአንድ ወይም በሌላ ወቅት መታመሙ አይቀርም። ነገር ግን በምንታመምበት ጊዜ ምን ዐይነት አመለካከት ሊኖረን ይገባል? እምነታችንን ልንተው ይገባል? ልናጉረመርምስ? በፍጹም አይገባም! እንደዚያች ሴት ኢየሱስ በሕይወታችን ውስጥ ይሠራ ዘንድ ልናምን ይገባል። ሴቲቱ ኢየሱስን በመንካት እንደ ተፈወሰች ሁሉ፥ እኛም በእምነት ብንነካው ሊፈውሰን ይችላል። ይሁንና ይህ ማለት በታመምን ጊዜ ሁሉ እንፈወሳለን ማለት ነው? ሉቃስ ለማስተላለፍ የፈለገው ትምህርት ይሄ ነውን? ሉቃስ በዋነኛነት ለማሳየት የፈለገው ኢየሱስ በበሽታዎች ሁሉ ላይ ሥልጣን እንዳለው ነው። ይህንን ታሪክ የተጠቀመው ኢየሱስ ያለብንን በሽታ ሁሉ እንደሚፈውስ ለማብራራት አይደለም። ወደ ሌሎች የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍሎች በምንሄድበት ጊዜ መንፈሳውያን ሰዎች ታምመው እንደ ነበር እንመለከታለን (ፊልጵ. 2፡25-27፣ 2ኛ ጢሞ. 4፡20 አንብብ።) ስለሆነም መጽሐፍ ቅዱስ በዚህ ሕይወት ከበሽታዎች ሁሉ እንደምንፈወስ ዋስትና አይሰጠንም። ሕይወታችን በምድር ላይ የሚቆየው ለአጭር ጊዜ ነው። ሌላ ሕይወት እየመጣልን ነው። በዚያ በሽታም ሆነ ሞት አይኖርም ራእይ 21፡4፤ 22፡18 አንብብ።) ኢየሱስን የሚያምኑ ሰዎች ሙሉ በሙሉ የሚፈወሱት በዚያ ነው። መ. የኢያኢሮስ ልጅ ከሞት መነሳት (ሉቃስ 8፡40-42፥ 49-56)። ሞት እጅግ የሚፈራ የሰው ልጆች ጠላት ነው። ነገር ግን በሞት ላይ ሥልጣን ያለው አዳኝ አለን። ኢየሱስ የኢያኢሮስን ልጅ ከሞት በማስነሣቱ፣ በሞት ላይ ሥልጣን እንዳለው አመልክቷል። ኢየሱስ በእርሱ የሚያምኑትን ሁሉ ከሞት ያነሣቸዋል። ደኅንነትን ባገኘን ጊዜ በመንፈሳዊ ሕይወታችን ይህንን አድርጓል። በመጨረሻው ዘመን ደግሞ በትንሣኤ ሙታን አማኞችን ከሞት በማስነሣቱ ይህንኑ ተግባራዊ ያደርጋል። የውይይት ጥያቄ፡- የኢየሱስ ተከታዮች ኢየሱስ በማዕበል፣ በአጋንንት፣ በበሽታና በሞት ላይ ሥልጣን እንዳለው ማወቃቸው ለምን ያስፈልጋል? (ማብራሪያው የተወሰደው በ ኤስ.አይ.ኤም ከታተመውና የአዲስ ኪዳን የጥናት መምሪያና ማብራሪያ፣ ከተሰኘው መጽሐፍ ነው፡፡ እግዚአብሔር አገልግሎታቸውን ይባርክ፡፡)
የኢትዮጵያ ጠ/ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አሕመድ በቅርቡ አስመራ ሄደው የሰላም ሥምምነት በተፈራረሙበት ውቅት የኤርትራው ፕሬዚዳንት ኢስያስ አፈወርቂ ከፍተኛ የደስታ ስሜት በማንጸፀባረቅ ንብረታችንን በሙሉ አግኝትናል የጎደለን ነገር የለም ሲሉ ተናግረዋል። የኢትዮጵያ ጠ/ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አሕመድ ደግሞ ሁለቱ ሀገሮች የተስማሙባቸውን ነጥቦች መሰረት በማድረግ አሁን የቀሩን ጥቃቅን ነገሮች ናቸው ብለዋል። ዋሺንግተን ዲሲ — የኢትዮጵያ ጠ/ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አሕመድ በቅርቡ አስመራ ሄደው የሰላም ሥምምነት በተፈራረሙበት ውቅት የኤርትራው ፕሬዚዳንት ኢስያስ አፈወርቂ ከፍተኛ የደስታ ስሜት በማንጸፀባረቅ ንብረታችንን በሙሉ አግኝትናል የጎደለን ነገር የለም ሲሉ ተናግረዋል። የኢትዮጵያ ጠ/ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አሕመድ ደግሞ ሁለቱ ሀገሮች የተስማሙባቸውን ነጥቦች መሰረት በማድረግ አሁን የቀሩን ጥቃቅን ነገሮች ናቸው ብለዋል። ስለ አጠቃላይ ሥምምነቱ እንዲያብራሩልን አቶ ልደቱ አያሌውን፣ አቶ ገብሩ አስራትንና ዶ/ር መሀሪ ረዳኢን ጋብዘናል። ዶክተር መሃሪ ረዳኢ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የህግ መምህር ናቸው። አቶ ልደቱ አያሌው የኢትዮጵያ ዲሞክራስያዊ ፓርቲ ብሄራዊ መማክርት አባል ናቸው። አቶ ገብሩ አስራት የዓረና ትግራይ ፓርቲ የሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባል እንዲሁም በመድረክ የሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባል ናቸው። በኢትዮጵያና በኤርትራ መካከል ስለነበረው የግንኙነት ታሪክና ወደ ጦርነት ስላደረሰውም ሁኔታ በሰፈው የሚዘረዝር መጽሐፍ ማበርከታቸው የሚታወቅ ነው። ኢትዮጵያ ከተደረገው ሥምምነት ያገኘችው ጥቅም ምንድነው? የቀሩት ነገሮችስ ዕውን ጥቃቅን ናቸው? ለሚለው ጥያቄ እንግዶቻችን በተከታታይ አመለካከታቸውን ይገልፃሉ።
የፀሐፊዋ መገቢያ (ስሟ ሊገለፅ ኣልፈለገችም)፦ ትግራይ ውስጥ ለ1 አመት ከ8ወር ኖሬአለሁ። ጦርነቱ ከመታወጁ በፊት ህይወት መልካም ነበር። ማንም ሰው ይሄ እንዲገጥመው አልመኝም። ጦርነቱ ከተጀመረ ለ20 ቀናት የገፈቱ ቀማሽ የችግሩም ተቋዳሽ ነበርኩ። ስለዚህ ጦርነት ሳስብ በነገሮች አለመጎዳቴን ሳውቅ ህይወት ሁለተኛ እድል እንደሰጠችኝ ፈጣሪም የቤተሰቤን እንባ እና ፀሎት እንደተቀበለ አምናለሁ። ትግራይ ክልል ከባለቤቴ ጋር መኖር ከጀመርን አመት እና የተወሰኑ ወራቶች አስቆጥረናል። ሁለታችንም የመንግስት ሰራተኞች ነን። በጥቅምት 24 የተፈጠረው ነገር ሲሆን የ7 ወር እርጉዝ ነበርኩ። ወደ እናቴ ጋር ለመሄድ ትኬት ቆርጬ ነበር። ሌሊት 7 ሰአት አካባቢ ነበር ኔትወርክ የጠፋው፤ ይመጣል የሚል እንጂ ይሄ ነገር ስለመፈጠሩ ምንም ፍንጭ የለንም ነበር። እጃችን ላይ የነበረን ገንዘብ 200 ብር ነበር። ጠዋት ላይ የትግራይ ክልልን መግለጫ ሰማን። ስሰማ በጣም አለቀስኩ ። አስቤዛ ለማድረግ በቂ ገንዘብ የለንም። በዛ ላይ እኔ ከሄድኩ ከአንድ ወር በሁዋላ ባለቤቴ እንዲመጣ ስለተነጋገርን እህል አልሸመትንም ነበር። ጓደኞቼ ደግሞ እጃቸው ላይ 30 ብር ብቻ ነበር የነበራቸው። እነሱም ከሰው ተበድረው አስቤዛ አደረጉ። ከዛ በሁዋላ ወጪው እንዳይበዛብን አንድ ላይ መብላት ጀመርን። መብራት ስለሌለ እንጀራ መግዛት ጀመርን (አንድ እንጀራ 15 ብር)…ሳንጠግብ መብላትን ተለማመድን። የእኛ ዘይት አልቆ የእነሱ ትንሽ ስለነበር የእነሱን መጠቀም ጀመርን። ከጊዜ ወደ ጊዜ ሰውነቴ ሲጎዳ የጓጓሁለት ፅንስም አለማደጉን ማስተዋል ባልፈልግም ባለቤቴ እና ጓደኞቼ ግን እያስተዋሉት ነበር። ከሁሉም በላይ ጭንቀቱ ሁላችንንም ቅስም እየሰበረን ነበር። በመጨረሻ ከውስጥ ገቢ ተብሎ ደሞዝ ተሰጠነ። በዛውም ከእዚህ በሁዋላ መቼ እንደሚሰጣችሁ ስለማይታወቅ ቆጥባችሁ ተጠቀሙ የሚል መልእክት አስተላለፉልን። ይህ በሆነ በ4ኛው ቀን ቁርስ ሰርተን ልንበላ ባለቤቴ ዳቦ ሊገዛ ወጥቶ መጥፎ ዜና ይዞልን መጣ። በእኛ አቅራቢያ ያለች ከተማ ጋር የከባድ መሳሪያ ድምፅ መኖሩን እና ይሄ ምንሰማው ድምፅ የእሱ መሆኑን ነገረን። ተመላላሽ ሰራተኛችንም መጥታ ተመሳሳይ ነገር ነገረችን። ሰዉ እየሸሸ መሆኑን እና እኛም እንድንሄድ። የእኔ ቤተሰቦች ትግራይ ክልል የሉም። የእሱ ቤተሰብ ጋር ለመሄድ ትራንስፖርት የለም። የመጀመሪያ እርግዝናዬ ነው። ረሀብ እና ጭንቀት ከእኛ አልራቁም። ከሰአታት በሁዋላ መንገድ በተኩስ ምክንያት ሊዘጋ እንደሚችል ባለቤቴ ሰማ። ከዛ የመቀሌ መኪና ማፈላለግ ጀመረ። በድብቅ የሚሄዱ ማለት ነው። እንደምንም መቀሌ ደረስን። ሰሜናዊት ኮከብ መቀሌ የወትሮው ውበቷ ርቋታል። ከተማው ፀጥ ረጭ ብሏል። የባለቤቴ ጓደኛ ጋር ደውለን እሱ ጋር አረፍን። መቀሌ በገባን በሁለተኛው ቀን ከባለቤቴ ጋር ሮማናት ሚባል አካባቢ እያለን የሆነ ድንገተኛ አስፈሪ ድምፅ ሰማን። እየሮጥን ልብስ ስፌት ቤት ገባን እና ተደበቅን። መቀሌ በአየር እየተደበደበች ነበር። የነበረው የሰዉ ጩኸት እና ትርምስ አሁንም ፊቴ ላይ አለ። በሁዋላ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን ላይ ቦምብ እንደተጣለ ሰማን።
The mayor of Bangui, Catherine Samba-Panza, celebrates after being elected interim president of the Central African Republic on Jan. 20, 2014, in Bangui. ኣካፍል ኣባላት ፓርላም ሪፓብሊ ማእኸላይ ኣፍሪካ ፈላመይቲ ጓል ኣንስተይቲ ናይ ስግግር ፕሬዝዳንት ንክኾና መሪፆምወን share መሕተሚ ከንቲባ ዋና ከተማ ባንጉዪ ዝነበራን ናይ ስግግር ፕሬዝዳንት ንክኾና ሎማዕንቲ ዝተምረፃን ሳምባ-ፓንዛ እቲ ኣብ መንጎ ሙስሊማትን ክርስቲያንን ንኣዋርሕ ዝፀንሐን ንልዕሊ 900 ሽሕ ሰባት ካብ መንበሪኦም ዘመዛበለን ህውከት ጠጠው ናይ ምባል ስራሕ ይፅበየን። ብፀቕጢ ማሕበረሰብ ዓለም ካብ ስልጣኖም ንዝወረዱ ሚሸል ጆቶዲያ ዝተክኣ ፈላመይቲ ጓል ኣንስተይቲ ፕሬዝዳንት እታ ሃገር ንክኾና ኣብዝተኻየደ ውድድር ኣብ ዘስምዕኦም መደረ ሳምባ-ፓንዛ ከንቲባ ማለት ኣማሓዳሪ እታ ከተማን ኣደን ማለት እዩ ኢለን። ኣብ ብራስለስ ዝተኣከቡ ምንስትራት ወፃኢ ሕብረት ኣውሮፓ ኣማእቲ ዓቀብቲ ሰላም ናብታ ሃገር ናይ ምልኣኽ ትልሚ ኣፅዲቖም ኣለው።ዩናይትድ ስቴትስ እውን ንሰብኣዊ ኣገልግሎት ዝውዕል ተወሳኺ 30 ሚሊዮን ዶላር ሓገዝ ክህብ እየ ኢላ’ላ።
ብሬክ ቤሲንገር በኒኬሎዶን ቡልዶግስ እንደ ቤላ ዳውሰን በመሪነት ሚናዋ የምትታወቅ አሜሪካዊቷ ተዋናይ ናት ፡፡ የቦዲክቲቭ ተዋናይ በትዕይንቶች ላይ የበለጠ ቆዳ ለማሳየት ችግር አጋጥሟት አያውቅም ፡፡ ሁሊ በተከታታይ ሁለም ተከታታይ ፊልም ላይ የተወሰነ ቆዳ ታሳያለች ፡፡ እሷ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ግራድ የት ነው ፡፡ የመጨረሻውን የት / ቤት መቆለፊያ እንደ እድል ለመጠቀም የሚሞክሩ። የሁለተኛ ደረጃ ት / ቤት ባልዲ ዝርዝሮቻቸውን ለማጠናቀቅ ፡፡ ታስታውሰናለች ቫኔሳ ሁጀንስ ዝና ለማግኘት እምስቷን ያጋለጠው ፡፡ በቢኪኒ ስዕሎች ውስጥ አስገራሚ የብሬክ ባሲንገር አሳ እና እግሮች ብሬክ ማራኪ በሆኑ ጥቁር የውስጥ ልብሶች ውስጥ የሚስብ ቀልብዋን ያሳያል ፡፡ በትንሽ የጡት ማንሸራተት የሚያበቃውን የወንድ ጓደኛዋን ለማሳሳት ስትሞክር ፡፡ ብሬክ ጣዕሙን ጣላን ዱን ለመታገል የሚያብረቀርቅ የ 80 ዎቹ የዝንብ ጥንድ ስትለብስ የባንጊንን ምርኮ ያሳያል ፡፡ Juicy Brec Bassinger የራስ ፎቶዎች ከዚያ ባሻገር የግል ፎቶግራፎ onlineም በመስመር ላይ ወጥተው ነበር እናም እዚህ ሁሉም እዚህ አሉን ፡፡ በካሜራዎቹ ፊት ለፊት ያለውን ሁሉ ለማሳየት የግድ አስደሳች አይደለችም ፡፡ ግን በኪንኪ መልበስ እና ትንሽ ማሾፍዎ አያሳስባትም ፡፡ እስቲ ጥቂት ጊዜ ወስደን እነዚህን የብሬክ ባሲንገር ስዕሎችን እናክብር ፡፡ በአንዳንዶቹ ውስጥ የእሷን ቡቢዎች ስዕሎች በአለባበስ በኩል ይመለከታሉ ፡፡ እና በቦኔር የሚተውዎት የግመል ጣት ፡፡ ዝርዝር ሁኔታ
በቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ቅጥር ጊቢ ውስጥ ከሚገኘው የጥንታዊት ኢትዮጵያ ጀግኖች አርበኞችና አገራቸውን በከፍተኛ የመንግሥት ኃላፊነት ደረጃ ያገለገሉ ሹማምንቶች መካነ መቃብር ላይ ከቆሙት የተለያዩ ሐውልቶች መካከል ከ20 በላይ የሚሆኑት ፈራረሱ፡፡ የእነዚህ ሐውልቶች የፈራረሱት፣ በአቅራቢያቸው የሚገኝ ዕድሜ ጠገብ የግራር ዛፍ ከስሩ ተገርስሶ በላያቸው ላይ በመውደቁ ነው፡፡ በነሐሴ 2008 ዓ.ም. ማብቂያ ላይ ከፈረሱት የመታሰቢያ ሐውልቶችና መካነ መቃብሮች መካከል፣ የቢትወደድ መንገሻ ውቤ፣ የደጃዝማቾች መንገሻ ጀምበሬ፣ በቀለ ወያ፣ ወርቁ አየለ፣ ደስታ እሸቴ፣ ዘውዴ ዳመን፣ ገብረመስቀል ኃይለ ማርያም፣ ተሾመ ሸንቁጥ፣ ተፈራ በላቸው፣ ሀብተሥላሴ በላይነህ፣ ታደመ ዘለቀ፣ የለጥይበሉ ገብሬ ይገኙበታል፡፡ ከዚህም ሌላ የፊታውራሪዎች አባተ ደርሶ፣ ተሰማ ረታ፣ ወልደፃድቅ ዘውዱ፣ እንዲሁም የልጅ አጥናፉ ሽፈራው፣ የሜጀር ጄኔራል ሙሉጌታ ቡሌ (ሰውየው)፣ ከብርጋዴር ጄኔራሎች ቶላ በዳኔ፣ ኃይለማርያም ግዛቸው ዓለማየሁ ጎሹ፣ የልጅ አጥናፉ ሽፈራው፣ የሻለቃ ኃይለሥላሴ በላይነህ፣ የሻምበል ደረጀ ኃይለ ማርያም፣ ከንቲባ አበራ ኃይለሥላሴ፣ የአቶ መኮንን ሀብተወልድ፣ የአቶ ስዩም በቀለ፣ የአቶ አፈወርቅ አዳፍሬ ሐውልት ከፈረሱት መካከል ተጠቃሾች ናቸው፡፡ ከእነዚህም መካከል የአቶ መኮንን ሀብተወልድ ቤተሰቦች የአባታቸውን ሐውልት እንደገና ለማስተካከል፣ አካባቢውን ለማፅዳት፣ እንዲሁም በዛፉ ኃይል ፈራርሰው የወዳደቁትን ሌሎች ሐውልቶችን በማንሳት በየመቃብሩ ላይ ለማኖር ጥረት ከማድረጋቸው ውጭ ማንም አካል ዞር ብሎ እንዳላየው ለማወቅ ተችሏል፡፡ ካናዳ የሚኖሩት የብርጋዴር ጄኔራል ቶላ በዳኔ ልጅ ወይዘሮ እናት ቶላ የአባታቸው መቃብር ላይ ያለው ሐውልት መፍረሱን ማየታቸውን፣ ለማስጠገን ሐሳብ እንደነበራቸውና የተሰጣቸው የአጭር ጊዜ ፈቃድ በማለቁ ሐሳባቸውን ተግባራዊ ሳያደርጉ እንደተመለሱ፣ አሁንም ከሌሎች ወገኖች ጋር በመቀናጀት አካባቢውን ፅዱና ውብ የማድረግ ፍላጎት እንዳላቸው አስረድተዋል፡፡ መምህር ሰለሞን በቀለ የቅድስት ሥላሴ የካቴድራል ዋና ጸሐፊን ስለዚሁ ጉዳይ አነጋግረናቸው ነበር፡፡ እንደ ጸሐፊው ዛፎቹ ለካቴድራሉ ውበት፣ ፀሎት ለማድረስ እጅግ በጣም ተስማሚና ምቹ ናቸው፡፡ ዕድሜ ጠገብ እንደመሆናቸው መጠን እንክብካቤም ይፈልጋሉ፡፡ የቀብር ሒደት የሚፈጸመው ደግሞ አጠገባቸው ወይም በመካከላቸው ነው፡፡ በዚህም ምክንያት አንዳንድ ስሮች እንደሚነካኩ፣ ሥራቸው የተነካካ ዛፎች ደግሞ ኃይለኛ ነፋስ በሚነፍስበት ጊዜ በተለይ በክረምት ወራት ራሳቸው ሊወድቁና በዚህም ሳቢያ በአቅራቢያቸው ያሉት ሐውልቶችን እንደሚያፈራርሱ አስረድተዋል፡፡ እሳቸው እንዳሉት አደጋው የተከሰተው ካቴድራሉ ለራሱ ጥቅም ሲል ዛፉን ሲያስቆርጥ ከሆነ ለደረሰው ጉዳትም ሆነ ጥፋት ተጠያቂ ይሆናል፡፡ ‹‹የተከሰተው ግን ይህ ሳይሆን በተፈጥሮ ወይም በወቅቱ በተነሳው ኃይለኛ ነፋስ ሳቢያ የዛፉ ከስሩ ተገርስሶ መውደቅ ነው›› የሚሉት ጸሐፊው፣ ይህም ሆኖ ግን የሐውልቱ ባለቤቶችና ጉዳዩ የሚመለከተው አካላት የፈራረሱትን ሐውልቶች መልሶ ለመተካትና አካባቢውን ውብና ጽዱ ለማድረግ ከተንቀሳቀሱ ካቴድራሉ ደግሞ የአቅሙን ያህል አስተዋጽኦ እንደሚያደርግ ተናግረዋል፡፡ እነዚህ ሰማዕታት የፈጸሙት ተጋድሎ ለትውልድም አስተማሪ ሆኖ እንዲቀጥል፣ የውጭ አገር ጎብኚዎችም እንዲያዩትና እንዲመለከቱት ለማድረግ ቦታው ፅዱ፣ አረንጓዴና ውበቱ የተጠበቀ ሊሆን እንደሚገባ፣ በየዓመቱ ቢያንስ ከሁለት ሺሕ በላይ የሚሆኑ የውጭ አገር ጎብኚዎች ካቴድራሉን እንደሚጎበኙ፣ አብዛኞቹም በውስጡ ያሉትን ቅርሶች እንደሚመለከቱ መቃብሮቹን የሚያዩት ግን እግረ መንገዳቸውንና አስጎብኚው ሲጋብዛቸው እንደሆነ መምህር ሰለሞን ገልጸዋል፡፡ የጥንታዊት ኢትዮጵያ ጀግኖች አርበኞች ማኅበር ፕሬዚዳንት ልጅ ዳንኤል ጆቴ መስፍን ከሟች ቤተሰቦችና ከካቴድራሉ ጋር በመሆን የጥገናውንና የማስዋቡን ሥራ አቅም በፈቀደ መጠን ለማከናወን ማኅበሩ ዝግጁ መሆኑን አስረድተዋል፡፡
የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትህ /ኢዜማ/ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ጦርነት በተቀሰቀሰባቸው የአማራና አፋር ሦስት ግምባሮች በመገኘት ጉዳት የደረሰባቸውን የኅብረተሰብ ክፍሎች በመጎብኘት ላይ መሆናቸው ተገለጸ። ፓርቲው ኢትዮጵያዊያን እንደ አንድ በመቆም የተጋረጠባቸውን የህልውና ስጋት እንዲመክቱ ጥሪ አስተላልፏል፡፡ ከአሜሪካ ድምጽ ራዲዮ ጋር ቆይታ ያደረጉት የኢዜማ ሊቀመንበር የሽዋስ አሰፋ ኢትዮጵያን ያድናል ሲሉ የገለጹትን ወታደራዊ ዘመቻ ሁሉም በመደገፍ አገራዊ ህልውናዋን እንዲያስቀጥል ታሰቦ የተዘጋጀ ጉብኝት ነው ብለዋል፡፡ የፓርቲው ሥራ አስፈጻሚዎችም ወደአማራና አፋር የተለያዩ ግምባሮች መሰማራታቸው ታውቋል፡፡ ተፈናቃዮች የሚገኙበትን ሁኔታ አስከፊ ሲሉም ነው ያስረዱት ሊቀመንበሩ፡፡ እያንዳንዱን ዝርዝር የእርዳታ አሰጣጥና መሰል እውነታዎች የመረዳት እድል እንዳላገኙ የሚናገሩት ሊቀመንበሩ ሰብአዊ ጉዳቱን ግን በአንድ የተወሰነ አካል መመከት አይቻልም ባይ ናቸው፡፡ እንደ አገር የተጋረጠውን የህልውና አደጋ በጋራ እንመክት ሲሉ ነው ጥሪ ያስተላለፉት፡፡
ናይ ኣሜሪካ ናይ ሮማ ካቶሊካዊት ቤተ ክርስቲያን ናይ ካህናት ሕፅረት ከምዘጋጠማ ተፈሊጡ።ኣብቶም ዝሓለፉ ሓምሳ ዓመታት ቁፅሪ ቀሳውስቲ ብ60 ምእታዊ ወሪዱ ኣሎ። ኣብኣሜሪካ ሕፅረት ቀሳውስቲ ካቶሊካዊት ቤተ ክርስቲያን ኣጋጢሙ ኣሎ።ኣብቶም ዝሓለፉ ሓሙሳ ዓመታት መጠን ካህናት ብ60 ምእታዊ ቁፅሪ ፈለስቲ ድማ ብ75 ምእታዊ ወሪዱ ኣሎ። ነዚ ሕፅረት እዚ ንምቅላል ድማ ናይ ሰበካታት ጉባኤ ካብ ወፃኢ ሃገራት ንምምልማል እናሰርሑ ይርከቡ።ምልመላ ይካይደለን ካብ ዘለዋን እምነት ካቶሊክ ብቕልጡፍ እናዓበየ ይኸደለን ካብ ዘለዋ ክፍለ ኣህጉራት ሓንቲ ኣፍሪካ እያ። ቀሳውስትን ፈለስትን ካብ ናይጀሪያ ክሳብ ዙምባቤ ናብ ኣሜሪካ እናኣተው እዮም።ዝተፈላለዩ ሓላፍነት ሒዞም ኣብ ምስራሕ ይርከቡ።ከም ካህን፣ከም ወኪላት ናይታ ቤተ ክርስቲያንን መምህራንን ኮይኖም የገልግሉ። እቲ ውህደት ወይ ምትሕውዋስ ቀሊል ንምግባር ሰበካታት ጉባኤ ኣብ መንጎ ካህናትን ዘገልግሉዎም ኣመንትን ዝህሊ ናይ ምርድዳእ ዕንቅፋት ንምእላይ ናይ ኣዘራርባ ወይ ኣክሰንት ስልጥና ዝኣመሰሉ ሓዊሱ ዝተፈላለዩ ፕሮግራማት የዋድዱ። ረቨረንድ ኣታናሲየስ ቺዲ ኣባኑሎ ዝመለኹዎ ክእለቶም ተጠቒሞም ኣብ ናይ ኣላማባ ናይ ገጠር ከባቢታት ሰንበት፣ሰንበት ይሰብኩ።ዝሰብኩሉ ንውሒ ግዜ ዝውሰን ዝስበኽ ዘሎ መን እዩ ብዝብል እዩ። ዊዶዊ ኣብ ዝተብሃለት ንእሽተይ ከተማ ኣብ ዝርከብ ኢማኩሌት ኮንሰፕሽን ካቶሊክ ቤተ ክርስቲያን ንዝነብሩ መብዛሕቲኦም ኢንግሊዝኛ ተዛረብቲ ፀዓዱን ጡረተኛታትን ኣመንቲ ሸውዓተ ደቒቓ እታ ዝመቀረት ናይ ስብከት ግዜ እያ። ንቶም ኣብ ኣሜሪካ የግልግሉ ካብ ዘለው ብዙሓት ኣፍሪካዊያን ካህናት ሓደ ዝኾኑ ናይጀሪያዊ ካህን ንተዛረብቲ ቋንቋ ስፓኒሽ ብኣርባዕተ ዕፅፊ ግዜ ክምህሩ ይኽእሉ።’’ብዙሕ ብዝሰበኽካ ቁፅሪ ዝበለፀ ይፈትውዎ’’ይብሉ። ‘’ናይጀሪያዊያን ናብ ቤተ ክርስቲያን ክመፁ ከለው ፍትሕ ይብሉ’’ ይብሉ ን18 ዓመታት ኣብ ኣሜሪካ ዘገልገሉ ካህን ኣባኑሎ።’’ምዝማር ይፈትው ፣ምስዕሳዕ ይፈትው።እቲ ቅዳሴ ንኽልተ ስዓታት ክፀንሕ ይኽእል።ብዙሕ ዘገድሶም ኣይኮኑን’’ይብሉ።
ብዙ ጊዜ፥ የትናንቱን የማድነቅና የዛሬን ሰው የማኮሰስ ነገር አለ። በተለይ ከወዲያኛው ትውልድ ያሉ ሰዎች ያዘወትሩታል። ከወዲህም፥ “ዛሬ ቅቤ ንጠን ትናንትን እንቀባ” የሚሉ ንባብ ቀመስ ወጣቶች አሉ። እኔ የሰማኋቸው አባቶች ግን “ከትናንት ዛሬ ይሻላል” የሚሉ ይመስላል። ሁለት ገጠመኞቼን ላውጋችሁ። (ጨዋታዎቹ በጉራጊኛ ነበሩ። “ቃና ውስጤ ነው” ብለን ወደ አማርኛ መልሰናቸዋል። 🙂 ) ከዚህ ቀደም፥ አንድ ለቅሶ ቤት ውስጥ “የዛሬ ወንዶች ለሚስቶቻቸውና ለልጆቻቸው” እንዲሁም “የድሮ ወንዶች ለሚስቶቻቸውና ለልጆቻቸው” የሚል ርዕስ ጉዳይ ላይ በእድሜ ገፋ ገፋ ያሉ አባቶች ይጫወታሉ። ሁሉም በሚባል ደረጃ፥ የዛሬውን አደነቁ። የእኛ ጊዜ ወንድ “ወተትሽ ገነፈለልሽ። ልጅሽ አለቀሰልሽ።” ነበር የምንለው። ጠግቦ ሰክሮ በረሀብ የዋለች ሚስቱን ልደብድብ የሚልም አለ።” “ፍራንክ ይዘን ስለገባን እርሷን እንንቃለን። እንዳባካኝ ነው የምንቆጥራት። ሲታሰብ ግን፥ ውሎ የሚገባውን የወንዱን ስራ እርሷም ልትሸፍነው ትችላለች። ወንዱ ግን የእርሷን የቤት ስራ ሊሸፍን አይችልም። ዛሬ ባብዛኛው ያቅም ያቅሙን ሰርቶ ይገባል። ስንት አለሽ? እኔ ጋር ይሄ አለ ተባብለው ነው። ሚስቱ ብታረግዝ አብሯት የሚጨነቀው ብዙ ነው። ሀኪም ቤት አብሯት ይሄዳል። ለልጁ ሮጦ ይገባል። …አንዳንዱ ነገር ይበዛና ያሳቅቃል እንጂ የተሻሻለው ይበዛል።” ምናምን ሲሉ ነበር። ዛሬ ጠዋት ደግሞ ዘመድ ሞቶ ለቅሶ ልደርስ ሄጄ፥ ተመሳሳይ ዓይነት የዛሬን እና የትናንትን የማወዳደር ውይይት ስቦኝ ጆሮዬን ጣልኩ። ይህኛው፥ “የዛሬ ወጣቶች ያላቸው የመተባበር እና ሰው የመርዳት ሁኔታ” እና “የድሮ ወጣቶች የነበራቸው የመተባበር እና ሰው የመርዳት ሁኔታ” የሚል ርዕሰ ጉዳይ ላይ ያጠነጠነ ነበር። መጀመሪያ “ትናንት ይሻላል” “ዛሬ ይሻላል” የሚሉ ድምጾች ተደበላልቀው ነበር። ቆይቶ ምክንያት ሲደረደር “ዛሬ ይሻላል” ወደሚለው አዘነበሉ። “በእኛ ጊዜ ክፋት ኖሮም ሳይሆን ሰው እርዳታ የሚያስፈልገው አይመስልም። በዚያም ሰው ልርዳ ብለህ ብታስብ መረጃም አይኖርም። ቤትህ ከሞላ ሁሉም ቤት የሞላ ይመስልሃል። ቤትህ ከጎደለ ሁሉም ቤት የጎደለ ይመስልሃል። አሁን ሰው ዘግቶ ይኖራል ተብሎ ይታማል እንጂ፥ ያሁን ሰው የተሻለ ይግባባል። በኮምፑተርም በስልክም ይገናኛል። ችግርህን ካወቀ ድንጋይ ፈንቅሎ ይረዳሃል። ደግሞ ገመናህም ሳይዘራ በትንሽ ሰው ያልቃል። መንገድ ያጣል እንጂ ሩጫ አላነሰውም። ድሮ ልስራ ላለ አልጋ ባልጋ ነበር።” እንዲህ ዓይነት አባቶች እና እናቶች ይብዙልን! ትናንትን እያጣቀሱ ከመውቀስ ባለፈ፥ ዛሬም ላይ ያለውን የተሻለ ነገር እየነቀሱ እውቅናን ቢሰጡ ለተሻሉ መልካምነቶች ያነቃቃል።
የዩናይትድ ስቴትስ የቀድሞ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትረምፕ በ2017 ዓ.ም (የዛሬ ሁለት ዓመት) በሚካሄደው ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ላይ የሪፐብሊካን ፓርቲው ዕጩ መሆን እንደሚፈልጉ ትናንት፤ ማክሰኞ ምሽት ይፋ አደረጉ። ፍሎሪዳ በሚገኘው የማር አ-ላጎ መኖሪያቸው አዳራሽ ለተጋበዙ እንግዶች አንድ ሰዓት ያህል በዘለቀ ንግግራቸው እርሳቸውን የተኩት የጆ ባይደን አስተዳደር “የሃገሪቱን ምጣኔ ሃብት አቆርቁዟል፤ ከተሞችን የወንጀልና የደም ገንዳ አድርጓል” ሲሉ ነቅፈዋል። ከሁለት ዓመት በፊት የተካሄደውንና የተሸነፉበትን ምርጫ ውጤት እስካሁን ያልተቀበሉትና በሃገሪቱ የተወካዮች ምክር ቤት ህንፃ ላይ ለተፈፀመው ህይወት የጠፋበት ሁከት ብዙዎች በተጠያቂነት የሚወቅሷቸው ትረምፕ “አሜሪካን እንደገና ታላቅና ገናና ለማድረግ ዛሬ ማታ ለዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንትነት ዕጩ መሆኔን አስታውቃለሁ” ብለዋል። ትራምፕ የፓርቲያቸው ዕጩ ሆነው ለመቅረብ ከስድስት ዓመት በፊት ከነበረውና እርሳቸው ከተመረጡበት ምርጫ የጠነከረ ፉክክር ሊጠብቃቸው እንደሚችል እየተሰማ ነው። በዕጩነት ከሚጠበቁት መካከል የፍሎሪዳው አገረ ገዥ ሮን ደሳንቲስ የትረምፕ የቀድሞ ምክትል ፕሬዚዳንት ማይክ ፔንስና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትራቸው የነበሩት ማይክ ፖምፔዪ እንደሚገኙበት ተመልክቷል። በዩናይትድ ስቴትስ ታሪክ ተከታታይ ያልሆኑ ሁለት የአገልግሎት ዘመን የነበራቸው ፕሬዚዳንት አንድ ብቻ የነበሩ ሲሆን እርሳቸውም እአአ ከ1885 እስከ 1893 ያገለገሉት ፕሬዚዳንት ግሮቨር ክሊቭላንድ እንደነበሩ ይታወቃል።
(ደጀ ሰላም፤ የካቲት 18/2005 ዓ.ም፤ ፌብሩዋሪ 25/2013)፦ ቅዳሜ የካቲት 16/2005 ዓ.ም ቀርበው በአብዛኛው የቅ/ሲኖዶስ አባላት ይሁንታ አግኝተዋል የተባሉት አስምት ሊቃነ ጳጳሳት በመጪው ሐሙስ ለሚካሄደው የፓትርያርክ ምርጫ ያለፉ መሆናቸውን አስመራጭ ኮሚቴው ዛሬ በጋዜጣዊ መግለጫው ገልጿል። ከፍተኛ ታቃውሞና የከረረ ተግሳጽ የደረሰባቸውን አቡነ ማትያስ ዘኢየሩሳሌምን ጨምሮ ሌሎቹ አራት አባቶች የተካተቱበት የአስመራጭ ኮሚቴው ጥቆማ ለቅ/ሲኖዶስ ቢቀርብም ተጨማሪም ተቀናሽም ሳይደረግበት መጽደቁ ዛሬ ይፋ ሆኗል። በዚህም መሠረት ሐሙስ በሚደረገው ምርጫ ከፍተኛ ቁጥር የሚያገኘው ተወዳዳሪ ስድስተኛ ፓትርያርክ ተብሎ ይሾማል ማለት ነው። ይህ በእንዲህ እንዳለ ስድስተኛውን ፓትርያርክ ምርጫ ተከትሎ ሰሞኑን የተፈጠረውን አለመግባባት ለመፍታት የአስመራጭ ኮሚቴው ሰብሳቢ ብፁዕ አቡነ እስጢፋኖስ ከሌሎች ብፁዐን ሊቃነ ጳጳሳት ጋር በመሆን የምርጫውን ሒደት የታቃወሙትን ብጹዕ አቡነ ሳሙኤልን ማነጋገሩን ውስጥ አዋቂ ምንጮች ለደጀ ሰላም ገልጸዋል፡፡ ብፁዕ አቡነ አብርሃምን ለማነጋገር ያደረጉት ሙከራም በብፁዕነታቸው በአካባቢው አለመኖር ምክንያት ሳይሳካ መቅረቱን እነዚሁ ውስጥ አዋቂዎች አስረድተዋል። በምርጫው ላይ ያነሱትን የዘገየ ነው የተባለ ተቃውሞ እንዲያቀዘቅዙ ለማግባባትና ምርጫው በተጀመረው መሠረት እንዲጠናቀቅ ለማሸማገል የተላኩት አባቶች የብፁዕ አቡነ ሳሙኤል ሐሳብ ለማስቀየር የቻሉ አይመስልም። ብጹዕነታቸው በተቃውሟቸው በመግፋት በቅዳሜ የቅ/ሲኖዶስ ጉባኤ ላይ ያንጸባረቁትን ሐሳብ ደግመውላቸዋል ተብሏል። እንዲያውም አስመራጩ ኮሚቴ መግለጫውን ካወጣ እነርሱም (አቡነ ሳሙኤልና አቡነ አብርሃም?) በበኩላቸው ተቃውሟቸውን በመግለጫ ይፋ እንደሚያደርጉ ለሽማግሌዎቹ አስረድተዋቸዋል ሲሉ ምንጮቻችን ያብራራሉ። ይሁን እንጂ አስመራጭ ኮሚቴው በያዘው ሐሳብ በመግፋት በቅዳሜው ስብሰባ ያስጸደቃቸውን አመስት አባቶች እና አጠቃለይ የጥቆማውን ሒደት በመግለጽ ዋነኛውን ክፍል የምርጫ ጉዞ አጠናቋል። ይኸው ጋዜጣዊ መግለጫ በተሰጠበት በዛሬው ዕለት እንደተገለጸው በነዚህ ሦስት ቀናት ብፁዓን አባቶችን ጨምሮ ምእመኑ በሙሉ ጉዳዩን በጾም በጸሎት እንዲያስብና የእግዚአብሔርን ፈቃድ እንዲጠይቅ አስመራጭ ኮሚቴው አሳስቧል። ምርጫው ካርድ በመጣል እንጂ እንደ አበው ሥርዓት ዕጣ በማውጣት እንዳልሆነ፣ ይህ ሐሳብ በምርጫ ደንብ ማጽደቁ ወቅት ውድቅ እንደተደረገ፣ ይህንን ሐሳብ ያቀረቡ አባቶች ተሰሚነት እንዳላገኙ ይልቁንም “ምርጫው ልክ በመንግሥት እንደሚደረገው በካርድ ይሁን” የሚል ሐሳብ እንደተንጸባረቀ መዘገቡ ይታወሳል። በርግጥ በዕጣ ቢሆንና ፈቃደ እግዚአብሔርን ጠይቁ ቢባል እንዴት ባማረ፣ እንዴትስ ሃይማኖታዊ በመሰለ ነበር። የመንግሥት እጅ ለሚዋኝበት፣ ፈቃደ ቤተ መንግሥት ፈጻሚ ሞገስ ለሚያገኝበት፣ ሁሉም ወገን “አባቴ ነው፣ ይደልዎ፣ መመረጥ ይገባዋል” ለማይልበት ምርጫ በጾምና በጸሎት አስቡን ማለት ሰውን ለመፈታተን እና ሃይማኖታዊ መስሎ ለመታት ካልሆነ ሆድ ሲያውቅ ዶሮ ማታ ነው። ከዚህ አስቀድመን በተደጋጋሚ እንደገለጽነው ብፁዕ አቡነ ማቲያስ ዘኢየሩሳሌም ፓትርያርክ እንዲሆኑ የመንግሥት ዓላማ መሆኑን ምንጮችን ጠቅሰን ዘግበን ነበር። በወቅቱ በግልም በሚዲያ ደረጃም ይህ የደጀ ሰላም ዘገባ የተሳሳተ መሆኑን ለመጠቆም ብዙ መልእክቶች ደርሰውን ነበር። ጊዜው ሲደርስ እየሆነ ያለው ይኸው ይመስላል። ደጀ ሰላም ብፁዕ አቡነ ማቲያስ ላይ ተቃውሞ የላትም። ለሃይማኖታቸው ተቆርቋሪ፣ በብዙ ሰዎችም ዘንድ የመሰገኑ ንፁህ መነኩሴ መሆናቸውን የሚሰጠውን ምስክርነት ደጀ ሰላምም ታውቃለች። የምርጫው ሒደት ትክክል አይደለም ማለት አቡነ ማቲያስ መጥፎ ናቸው እንደማለት መቆጠር የለበትም። ሌለቾዩን ብፁዓን አባቶች አሠራራቸውን በየጊዜው እያየን ሊመሰገኑ ሲገባቸው የምናመሰግናቸው፣ ትክክል አይደሉም ብለን በምናስብበት ወቅት የምንቃወማቸው በዚያ ወቅት ባራመዱት ዓላማ ምክንያት ብቻ ነው። ከዚህ በፊት አቡነ ሳሙኤልንና አቡነ አብርሃምን ታደንቁ ነበር አሁን ለምን የያዙትን አቋም አልተቀበላችሁም ለሚሉን የምንሰጠው መልስ ይኼው ነው። አቡነ ሳሙኤል በተለይ የቀድሞው ፓትርያርክ ያራምዱት በነበረው አውዳሚ እንቅስቃሴ ላይ በነበራቸው ተቃውሞ፣ ሙስናን ለማጥፋት ባደረጉት ትግል እኛም ደግፈናቸዋል። አሁንም ለዚያ እንቅስቃሴያቸው ያለን አክብሮት ትልቅ ነው። አቡነ አብርሃምም አሜሪካ በነበሩበት ወቅት ለሠጡት ትልቅ አገልግሎት ስናመሰግናቸው ቆይተናል፣ አሁንም እናመሰግናቸዋለን። ሁለቱም አባቶች ዕርቀ ሰላሙን በተመለከተ ባራዱት አቋም ደግሞ እንኮንናቸዋለን። ተሳስተዋል እንላለን። ከዚህ ባሻገር ምርጫውን በተመለከተ የመንግሥት ጣልቃ ገብነት እንዳለበት መግለጻቸው ትክክል ነው። ስንቃወመው የነበረው፣ አሁንም የምንቃወመው ተግባር ነው። በዕጣ መሆኑን ስንመኝበት ከነበረው ምክንያት አንዱ ለእግዚአብሔር ፈቃድ የተመቸ ሥራ መሥራት እንዲቻል ነበር። አልሆነም። በካርድ የሚመረጠው አባት ማንም ይሁን ማን “የመንግሥት ወገን” ተደርጎ መቆጠሩ አይቀርለትም። ያሳዝናል።
ጳውሎስ ለፊልጵስዩስ ሰዎች በጻፈው መልእክቱ፥ ሁለት ዐበይት እውነቶችን ለማስተላለፍ ይፈልጋል። በመጀመሪያ፥ የፊልጵስዩስ አማኞች በማንኛውም ዓይነት ሁኔታ ውስጥ ቢሆኑ በክርስቶስ ደስ መሰኘትን እንዲማሩ ይፈልጋል። እሥራት፥ ስደት፥ ድህነት፥ ሞትም እንኳን ቢያጋጥማቸው ደስታቸውን ማጣት አይኖርባቸውም። በሚጎዱን ነገሮች አንደሰትም። አፍቃሪው አምላካችን ሁኔታዎችን በመቆጣጠር ላይ በመሆኑ ደስ ልንሰኝ እንችላለን። ሁለተኛ፥ ጳውሎስ የፊልጵስዩስ አማኞች በቤተ ክርስቲያን ውስጥ አንድነትን ለመፍጠር እንዲጥሩ ይፈልጋል። በቤተ ክርስቲያን ውስጥ ክፍፍል የተስፋፋ ይመስላል። ከፍተኛ ግምት የሚሰጣቸው ሁለት ሴቶች ግብግብ የገጠሙ ሲሆን፥ የቤተ ክርስቲያኒቱ አባላትም በቲፎዞነት የተከተሏቸው ይመስላል። ጳውሎስ በቤተ ክርስቲያን ውስጥ ሰላም፥ አንድነትና ፍቅር እንዲኖር ይለምናቸዋል። ሰዎች የተለያዩ አቋሞችን ይዘው ሳለ እንዴት ሰላምና አንድነት ሊኖር ይችላል? ይህ ሊሆን የሚችለው የክርስቶስን ምሳሌነት በመከተል የግል አመለካከታችንን ስንተውና ሌሎችን ስናከብርን ነው። በቤተ ክርስቲያን ውስጥ ክፍፍል በሚኖርበት ጊዜ ሁሉ የችግሩ ሥር ትዕቢትና ራስ ወዳድነት ሆኖ ይገኛል። ይህ የራሳችንን መሳሳት ወይም የሌሎችን አስተሳሰብ ተገቢነት ለመቀበል ካለመፈለግ የሚመነጭ ነው። ይህ ይቅር ለማለት አለመፈለግ፥ ሰዎች እኛን የሚጎዱበትን መንገድ መመርመርና ሳይቃወሙን ተቃውመውናል ብሎ ማሰብ ነው። የሐሰት ትምህርትን ከመቃወም ውጭ የሚመጣ ማንኛውም በቤተ ክርስቲያን ውስጥ የሚከሠት ክፍፍል ክርስቶስ አንድ እንሆን ዘንድ ባቀረበው ጸሎት ላይ የሚሰነዘር ስድብ ነው። በተጨማሪም፥ ይህ ጳውሎስ ለእኛ ለመሞት ሲል ሰማይን ትቶ ወደ ምድር የመጣውን የክርስቶስን ምሳሌነት እንድንከተል ያቀረበውን ልመና አለመቀበል ነው። አንድ የቤተ ክርስቲያን መሪ ከሚያገለግልበት ቤተ ክርስቲያን ጸሎትና እገዛ በሚያገኝበት ጊዜ፥ ሥራው አስደሳች ይሆንለታል። ይህም በቤተ ክርስቲያኒቱና በመሪው መካከል ጠንካራ ትሥሥርን በመፍጠር እግዚአብሔርን ደስ ያሰኘዋል። በጳውሎስና በፊልጵስዩስ ቤተ ክርስቲያን መካከል የተከሠተው ይኸው ነበር። እንደ ቆሮንቶስና ገላትያ ያሉት አብያተ ክርስቲያናት የጳውሎስን ሥልጣን ሲጠራጠሩ፥ የፊልጵስዩስ ቤተ ክርስቲያን ግን አጥብቃ ደግፋዋለች። ጳውሎስን ከማክበራቸውና ለአገልግሎቱ ከመጸለያቸው በተጨማሪ፥ ጳውሎስ በሌሎች አካባቢዎች የሚያካሂደውን አገልግሎት ለመደገፍ ገንዘባቸውን ሰጥተውታል። ይህ የፊልጵስዩስ መልእክት መግቢያ ይህንኑ በጳውሎስና በፊልጵስዩስ ቤተ ክርስቲያን መካከል የነበረውን በፍቅር ያንቆጠቆጠ ግንኙነት ያሳያል። ጳውሎስ ራሱንና ጢሞቴዎስን ካስተዋወቀና ሰላምታ ካቀረበ በኋላ፥ ቤተ ክርስቲያኒቱንና የወንጌል ተካፋይነቷን በሚያስታውስበት ጊዜ ምን ዓይነት ደስታ እንደሚሰማው ይገልጻል። የወንጌል ሸሪኮች ለመሆን መፍቀዳቸው እያደገ የመጣው የመንፈሳዊ ብስለታቸው ምልክት ነበር። ጳውሎስ ወደ ክርስቶስ አምሳል ሊለውጣቸው የጀመረው እግዚአብሔር እስከ ክርስቶስ ምጽአት ድረስ ይህንኑ ተግባር እንደሚያጠናቅቅ ይናገራል። ከእነርሱ ርቆ በወኅኒ ቤት ውስጥ መቀመጡ ጳውሎስ ከእነርሱ ጋር ካለው ግንኙነት የተነሣ የተሰማውን ደስታና ፍቅር ሊቀንስበት አልቻለም። እግዚአብሔር ለአጥቢያ ቤተ ክርስቲያን የወጠነው እማኞች በብስለት እንዲያድጉ ነው። ብስለት ከሚገለጽባቸው መንገዶች አንዱ የቤተ ክርስቲያን ከጥገኝነት ራስን ወደ መቻል መለወጥ ነው። ይህም ቤተ ክርስቲያን መርሐ ግብሮቿን ለማካሄድና ለገንዘብ ፍጆታዋ በውጭ ወንጌላውያን፥ ሚሲዮናውያን ወይም ለጋሾች ላይ ከመደገፍ ወጥታ በራሷ ገንዘብ የወንጌል ስርጭትና ድሆችን የመርዳት ተግባር የምታከናውንበት ነው። ከዚህ በኋላ ቤተ ክርስቲያን ከሌሎች ጋር በመተባበር ወንጌልን ወደ ሌሎች አካባቢዎች ልታደርስ ትችላለች። የሚያሳዝነው ብዙ አብያተ ክርስቲያናት በውጭ እገዛ ላይ ይደገፋሉ። እንዲሁም ብዙ አብያተ ክርስቲያናት በራስ ወዳድነት የራሳቸውን ፍላጎት ብቻ በማሟላት ላይ ይገኛሉ። እግዚአብሔር የሚፈልገው ግን ቤተ ክርስቲያን በፍጥነት ተጠናክራ ወንጌልን በማስፋፋቱ ሥራ ላይ እንድትሳተፍ ነው። የሚያስገርመው የፊልጵስዩስ ቤተ ክርስቲያን ሰዎች ወንጌሉን ከሰሙ በኋላ ብዙም ሳይቆይ ወንጌሉን ለሌሎች ለማካፈል ተግተው ይሳተፉ ጀመር። የውይይት ጥያቄ፡- ሀ) የቤተ ክርስቲያንህን ዕድገት ገምግም። ቤተ ክርስቲያንህ ከሦስቱ የዕድገት ደረጃዎች በየትኛው ላይ ነች? (ጥገኛ፥ ራሷን የቻለች፥ ወይስ ከሌሎች ጋር ተባብራ ወንጌልን የምታሰራጭ?) ለ) ቤተ ክርስቲያንህ ከሌሎች አብያተ ክርስቲያናት ጋር ተባብራ ወንጌሉን ለማስፋፋት ትችል ዘንድ ምን ማድረግ ያስፈልጋታል? ሐ) ለቤተ ክርስቲያን በጥገኝነት ወይም ራሷን ችላ የራሷን ፍላጎቶች በማሟላቱ ተግባር ላይ ብቻ ማተኮር ቀላል የሚሆነው እንዴት ነው? ጳውሎስ ለፊልጵስዩስ ቤተ ክርስቲያን እንደሚጸልይ ገልጾአል። ይህ ጸሎት በመንፈሳዊ ብስለት ማደጋቸው ላይ እንደሚያተኩር አስተውል። ሀ. ጳውሎስ ፍቅራቸው፥ እውቀታቸውና የማስተዋላቸው ጥልቀት ይበልጥ እንዲጎለብት ጸልዮአል። አሁንም ጳውሎስ በመንፈሳዊ ዕድገትና ጤንነት ትክክለኛነት ላይ እንዳተኮረ እንመለከታለን። በስሜት የተጋጋለ አምልኮ ማካሄዱ ብቻ በቂ አይደለም። የመንፈሳዊ ብስለት መሠረቱ ስለ እግዚአብሔር፥ ስለ ኢየሱስ ክርስቶስ፥ በክርስቶስ ስላለን በረከት፥ ወዘተ… እያደገ የሚሄድ ግንዛቤ መጨበጥ ነው። ማንም ክርስቲያን እግዚአብሔርን ካላወቀና ቃሉን ካልተከተለ በቀር ስሜታዊ አምልኮ በማካሄዱ ብቻ እግዚአብሔርን ደስ ሊያሰኝ አይችልም። የቤተ ክርስቲያን መሪዎች የምእመኖቻቸውን እውቀት ለማሳደግ መትጋት ያለባቸው ለዚህ ነው። ለ ጳውሎስ የፊልጵስዩስ አማኞች ለክርስቶስ ቀን ተዘጋጅተው ቅኖችና አለነውር እንዲሆኑ ይጸልያል። ክርስቲያኖች ወይም ቤተ ክርስቲያን ልታደርጋቸው የሚገቡ መልካም ነገሮች አሉ። ጳውሎስ ግን እነዚህ ክርስቲያኖች ከመልካም ነገሮች ሁሉ ምርጥ የሆኑትን እንዲመረምሩና እነዚሁኑ ከሁሉም የበለጠ መንፈሳዊ ለውጥ የሚያስከትሉትን ተግባራት እንዲያከናውኑ ይጸልያል። ቤተ ክርስቲያን ሕንጻ ትገንባ ወይስ ለወንጌላውያን ገንዘብ ትስጥ? የቤተ ክርስቲያን ገንዘብ ለኳዬር ልብስ መግዣ ይዋል ወይስ ሰዎች በመንፈሳዊ ሕይወታቸው እንዲያድጉ የሚያግዙትን የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት መሣሪያዎችን ለመግዛት? በእንዲህ ዓይነት ሁኔታዎች ውስጥ ከሁሉም የሚበልጠውን ለማወቅ መንፈሳዊ ጥበብን መጠቀም አስፈላጊ ነው። ጳውሎስ የፊልጵስዩስ አማኞች ከሁሉም የሚሻለውን እንዲያውቁና እንዲመርጡ የፈለገበት ምክንያት እግዚአብሔር ምን እንዲያደርጉ እንደሚፈልግ እንዲያውቁና ክርስቶስ ሲመጣም፥ ንጹሐንና እንከን የሌላቸው ሆነው እንዲገኙ ነው። ሐ. ጳውሎስ በጽድቅ ፍሬ እንዲሞሉ ይጸልያል። ጳውሎስ የሚሻው ሰዎች እግዚአብሔር እንደሚፈልገው በመኖር የእምነታቸውን እውነትነት እንዲያሳዩ ነው። ጽድቅ ኃጢአትን አለመፈጸም ብቻ አይደለም። ይህ በእግዚአብሔር ዓይኖች ፊት ትክክል የሆነውን መፈጸም ጭምር ነው። ይህም ድሆችን መርዳት፥ ሌሎችን መታዘዝ፥ በፍቅርና በአንድነት መኖር፥ በአጠቃላይም ማንኛውም እግዚአብሔርን ለማስደሰት ሲባል በጥሩ የመነሻ እሳብ የሚወሰድ እርምጃ ነው። የውይይት ጥያቄ፡– እነዚህ ሦስት ጥያቄዎች የመንፈሳዊ ብስለት አመልካቾች ናቸው። እስኪ የራስህን ሕይወት ገምግም። ሀ) ፍቅርህ በይበልጥ በእግዚአብሔር ቃል እውቀት ላይ ተመሥርቶ እያደገ የሄደበትን ሁኔታ ግለጽ። ለ) እግዚአብሔር ሁልጊዜም እንድታከናውን ከሚፈልጋቸው ነገሮች ሁለቱን በምሳሌነት ጥቀስ። ከሁለቱ የሚሻለው የትኛው ነው? መሻሉን እንዴት አወቅህ? ሐ) ባለፈው ሳምንት በሕይወትህ ውስጥ የተገለጡትን አንዳንድ የጽድቅ ፍሬዎች ዘርዝር። እነዚህ ፍሬዎች እያደጉና እየተደጋገሙ የመጡት እንዴት ነው? (ማብራሪያው የተወሰደው በ ኤስ.አይ.ኤም ከታተመውና የአዲስ ኪዳን የጥናት መምሪያና ማብራሪያ፣ ከተሰኘው መጽሐፍ ነው፡፡ እግዚአብሔር አገልግሎታቸውን ይባርክ፡፡)
ኣብ ቀዳማይ ክፋል ካፍቲ ቁልፊ ፀገም ትግራይ ስእነት ኣማቲ ስትራቴጂክ መሪሕነት ኣብ ትሕቲ ዝብል ቀዳማይ ዓለማዊ መነፅርና እንታይ ይመስል ዝብል ክርኢ ምፍታነይ ይዝከር። እቲ ቀንዲ ዓለማዊ ዓውዲ ጥምጥም’ውን ኣብ ማእኸል ምእኹልን ዘይተማእኸለን ፋይናንሳዊ ስርዓት ኣብ ማእኸል ዘቤታውን ድጅታላዊ ናይ ዕዳጋ ስርዓት ምኳኑ ንምሕባር ፈቲነ ኔረ። ኣብዚ ዓለማዊ መዳይ ክልተ ናይ ጥምጥም ዓውድታት ክውስኽ “ቀፃሊ ኣንፈት” ንምሕንፃፅ ስለዝጠቕሙና። ሳልሳይ ዓውዲ ጥምጥም ኣብ መንጎ “ሃላኽን ዘይነፅፍ ተሓዳሲ ፍልፍል ሓይሊ ፀኣት (ኤለክትሪክ)” ዘሎ ጎንፂ እዩ:: እዚ ዓውዲ ጥምጥም እዙይ ምስዝፈጥሮ ከባብያዊ ብኽለት ተታሓሒዙ ብዙሓት ዘመናዊ ኢንዱስትሪታት ናብ ምብራቕ ኤሽያን ኣፍሪካን ክስደዳ ዝገበረ ከቢድ ናይ ማሕበራውን ቀረፅ ካርቦን (carbon credit) ፀቕጢ ዝፈጠረ ምኳኑ ኣለሊኻ ኣፍቲ ንህዝብኻን ምስ ዓለም ክትቀራረብ ዝጠቕመካን ዓውዲ “ማእኸል ፀኣትካ” ክትሃንፅ ዘኽእል ኣማቲ ስትራቴጂ ምስዓብ ካብ ፀልማት ክትናገፍን መሰረት ነፃ ኢኮኖሚኻ ክተንፅፍን’ውን ይጠቅም:: እታ ራብዐይትን ናይ መወዳእታን ዓውዲ ጥምጥም ኣብ መንጎ ግልጋሎት ከተማን ገጠርን (the center & the periphery) ዘሎ ጎንፂ እዩ። ኣብዙይ ንሶም ከተማ ዝብልዎ ብዝሕ ዝበለ ተጠቃሚ ኣብ ሓደ ማእኸል ዝሰፈረሉን ብመንገዲ ኣስፋልት፣ ባቡር፣ ነፋሪትን ባሕሪን ዝተኣሳሰረ ናይ ስልክን ኢንተርኔትን ሓይሊ መብራህትን ካልኦት ፋይናንሳውን መዐረፊ ሆቴላትን ዘማልአ ማእኸል እዩ። ቀንዲ ጠመተ ዕዳገኦም ድማ ይገብርዎ። እቲ ገጠር ወይ ድማ ንዮ ኣስፋልት መንገዲ ዘሎ ኣብዛሓ ህዝቢ ካብ ጠመተን ድልየትን እዞም ዓለማዊ ሃንጎሪማታት (global sharks) ወፃእ ምኳኑ ኣለሊኻ ዓለማዊ መወዳደሪ ዓውድኻ ምንፃር የድሊ እናበልኩ እዚ “ዓለማዊ መነፅርን ኣማቲ ስትራቴጂያዊ መሪሕነትን” ዝብል ንኡስ ርእሲ ክዛዝም:: ኣማቲ ስትራቴጅያዊ መሪሕነትን ሃገራዊ መነፅርን ኣብ ትሕቲ እዚ ንኡስ ርእሲ እዙይ ፖለቲካ … ኢኮኖሚ … ማሕበራዊን ወፃኢ ጉዳያት ኢትዮዽያን ከመይ ክንርእዮን ክንእምቶን ነይሩና ዝብል ጎኑ ጥራሕ ንምትንካፍ ክፍትን እየ። ፖለቲካ ኢትዮዽያ ብቐንዱ ብሓሙሽተ ተፃባእቲ ድልየታት (ዓንድታት) ደው ዝበለ እዩ ክባሃል ይክኣል። እቲ ቀዳማይን ቀንድን ዓንዲ ስልጣን ንረብሓ ሰብ መዚ’ዶ ይውዓልስ ንረብሓ ህዝቢ ወይ ንኽልቲኦም ካብ ዝብል መሰረታዊ ሕቶ ዝፍልፍል ኮይኑ ቀንዲ መናቖትን ምንጪ ጎንፅን ኮይኑ ዝነበረ፣ ዘሎን ዝቕፅልን ሓደ ፖለቲካዊ ሰረት እዩ:: በዚ መዳይ እዙይ ስርዓት ኢህወዴግ “ህዝቢ ብብርኩ ዝርበሐሉ ምዕባለ” ዝብል ንፁር ፖሊሲ ኣቐሚጡ ምንባሩ ይዝከር። ነዚ ከሳልጥ ዝተሰየመ ቢሮክራሲያዊ መሓውር ግና ናይታ ዝሰየሐት መስፍናዊት ኢትዮዽያ ኣካል ስለዝነበረ ብዙሕ ዝሰጎመ ኣይነበረን። እቲ ካብ በረኻታት ትግራይ ሓዊ ሓዊ እናጨነወ ዝመፀ ህዝባዊ ሓይሊ ድሕሪ ናይ ዓሰርታት ዓመታት ፋሕጠርጠር ኣብዚ ንኣማኢት ዓመታት ሱር ዝሰደደን ዝጨነወን ረግረግ “ድሑር መስፍናዊ” ብሮክራሲ ክጥሕል ክኢሉ እዩ። ናይዚ ድሕረት እዙይ ውላድ ዝኾነ ሓይሊ ናብ ስልጣን ክወፅእ ከሎ ክዓ እቲ ህዝባዊ ሓይሊ ብዙሕ ነገሩ ተመንጢሉ ዘይምሱል መሲሉ ተዓያይኑ ግን ኢዱ ንዘይምሃብ ነብሰይ ኣውፅእኒ ኢሉ ናብታ ቃልሲ ዝጀመረላ ትግራይ (ከተማን በረኻን) ምምላሱ ይዝከር:: ኣብዚ ሽኩት እዙይ ትግራዋይ ኮይኑ “ህዝባዊ ዕላምኡ” ጠቕሊሉ ረሲዑ ኣብዚ ረግረግ ድሕረት እዙይ ጥሒሉ ዝቐረየ ምስትርኢ ንቲ ዋላ ገለ ዝተዓያየኖ ነገር ይሃሉ “ካብ ተሓፂብካ ናብ ጭቃ ምእታው” ሞት ይሕሽ ኢሉ ናብ ህዝቡ ንተፀመረ ኣካል ልዑል ክብሪ ዝግበኦ ይመስለኒ:: እዚ መነፅር እዙይ ብሱልን … ብፍርቂ ዝበሰለን … ጥረን ንምፍላይ’ውን ዝሕግዝ እዩ:: ብቐንዱ ግን ህወሓት ዝመርሖ ኢህወዴግ ኣብ ውሽጢ 25 ዓመታት ንዚ ተማእኸለ ረግረግ ድሕረት ኣብ ምፍራስ እዙይ እዩ ዝባሃል ተጋድሎ ኣይገበረን! እኳ ድኣስ ብገንዘብን ብቴክኖሎጅን ዝያዳ ክግብል እዩ ገይርዎ። መወዳእቱ ክዓ ንባዕሉ ተገልቢጡ ውሒጥዎ። ኣማቲ ስትራቴጅያዊ ኣመራርሓ ብዝናኣሰ እዚኣ ገምጊሙ ኣብ ትግራይ ዝወስዶም ስጉምትታት ብግልባጡ ክኾኑ ይግባእ ኔሩ እብል። ብዝናኣሰ ኪሳራ መሊኡ ከይወሓጥ ዝገብር ስትራቴጂ!!! እቲ ካልኣይ ዓንዲ ፖለቲካ ኢትዮዽያ ምስ መንነት ህዝቢ ኣምሓራ ዝታኣሳሰር ምኳኑ እዩ። ኣብዚ መዳይ’ውን ፖለቲካ ኢትዮዽያ ኣዝዩ ገዚፍ ሓደጋ ሓዚሉ ዝኸድ ምኳኑ ምርዳእ ይሓትት:: ህዝቢ ኣምሓራ ንባዕሉ ዝምጥን ህዝባዊ መንነት ኣለልዩ ኣብ ክንዲ ዝኹስኩስን ዘማዕብልን ናይ ገዛእቲ ኢትዮዽያ መንነትን ናይ ፅውፅዋይ ታሪኻትን ከም ናይ ባዕሉ ክብርታት ወሲዱ ምስ ህዝብታት ኢትዮዽያ ዝራጋሕ ሕንግድ መንነት ዘማዕበለ ምዃኑ እዩ:: ኣብ ዝመዳይ እዙይ’ውን ብኣዴን/ኢህወዴግ ንቲ ስሑት መንነት ኣሪሙ ህዝቢ ኣምሓራ ህዝባውን ዴሞክራሲያውን መንነት ክላበስ ኣብ ክንዲ ምግባር ኣብ ዓድን ኣብ ደገን ንቲ ስሑት መንነት ዘገንግን ተወደበ ስራሕ ክሰርሕ ድሕሪ ምፅናሕ መንግስታዊ ልዕልነቱ ምስ ኣረጋገፀ ድማ ህዝቢ ኣምሓራ ህዝባውን ዴሞክራስያዊን መንነት ከማዕብል ህይወቶም ሙሉእ መስዋእቲ ዝኸፈሉ ናብ ምእሳርን ምቕታልን ምእታዉ ይፍለጥ:: ናይ ባዕሉ ኣካል ምብላዕ ዝጀመረ ውላድ ምኒሊክ ውላድ ሃይለስላሰን ደርግን መናሓንሕቲ ስልጣነይን መንነተይን ኢሉ ዝወስዶም ተጋሩ እንታይ ክገብሮም ይኽእል ኢልካ ምእማት ሓደ ነገር ኮይኑ … ካፍቶም ሕብረት (ፌደሬሽን) ዝመስረቱ ኣካላት ሓደ (ኣምሓራ) ወይ ክልተ ኣካላት (ኦሮማራ) ንነብሶም ከም ኢትዮዽያ ጌሮም ዝቖፅርሉ ፖለቲካዊ ስርዓት ብዝኾነ መዐቀኒ ዴሞክራሲያዊ ክኾን ዘይኽእል ምኳኑ ተረዲኢኻ ንዚ ዝምጥን ስትራቴጂ ምሕንፃፅ’ውን ከይረሳዕና ማለት እዩ:: ናይ ገዛእቲ ደርቢ ኣምሓራ መንነት መንነት ህዝቢ ኣምሓራ ኮይኑ ክሳብ ዝቐፀለ እቲ ኽልል … ኣምሓራ ተባሂሉ ይፀዋዕ ሸዋ፣ ወሎ፣ ጎንደር፣ ጎጃም ይብሃል ብዘየገድስ መፈልፈሊ ኣናእሽተይ ምኒሊካትን ማእኸል ምልካዊ ስርዓት ኮይኑ ስለዘገልግል መቦቆል ምንቋት … መበገሲ ዘይዛሪ ህዝባዊ ውግእ (civil war) … መሰረት ዘይዕረቕ ቅርሕንቲ ከምዝኾን ተረደአ ስትራቴጂ ዘድሊ ምኳኑ’ውን ምሕባር ኣገዳሲ ይመስለኒ። ካብ ሓይሊ ትምክሕቲን ኢሊት ኣምሓራን ዝብል ዕንክሊል ንምውፃእ ስለዝሕግዝ!!! እቲ ሳልሳይ ዓንዲ ፖለቲካ ኢትዮዽያ ምስ ሃይማኖት ተዋህዶ ኦርቶዶክስ ንመዋእላት ተኣሳሲሩ ዝፀንሐ ምንባሩን ብደፋትር ጎጃም ዝምራሕን ምኳኑ እዩ:: ብፍላይ ሃይማኖት ተዋህዶ ኦርቶዶክስ ኣብ ምግፋሕን ምፅናዕን ስርዓት ሃፀያዊት ኢትዮዽያ ከም ክንፊ ፕሮፖጋንዳ (ንጉስ ኣይኽሰስ ሰማይ ኣይሕረስ … ስዩመ እግዚኣብሄር ንጉሰ ነገስት ዘኢትዮዽያ … ድኽነትን ንግስናን ናይ ኣርባዓ መዓልቲ ዕድል እዩ … ዝብሉን ካልኦትን ብምስባኽ) … ካብ ሕገ መንግስቲ ምርቃቕ ክሳብ ንጉሳዊ ዜና መዋእል ምፅብፃብ ዝኸድ ናይ ምምኻር ግልጋሎት (ኣብ መሬት ዘየለ ፅውፅዋይ ታሪኽ ኢትዮዽያ ኣብ ምፍጣርን ምስናድን ናይ ኣምበሳ ግደ ተፃወተ) ንዚ’ውን ርስትን ጉልትን ዝወነነ ሲሶ ፍርያት ገባር ኣብ ምምዝማዝ ተዋፈረ ምንባሩ ይፍለጥ። ልዕልነት ሓደ ሃይማኖት ንምኽባስ ዘኽእል ሃይማኖታዊ ማዕርነት ብሓደ ወገን ምትእስሳር መንግስትን ሃይማኖትን ንምብጣስ ዘኽእል ሓደ ኣብ ጉዳይ ትሓደ ከይኣቱ ብትኻሊእ ወገን ዝደንገገ ሕገ መንግስቲ እኳ እንተነበረ ስርዓት ኢህወዴግ ኣብ ጉዳይ ሸሪዓን ኣብ ምውጣጥ ኦርቶዶክስን – ቤንጤን ብተደጋጋሚ ኢዱ ከአቱ ተራእዩ እዩ። ልዕሊ ኩሉ ከዓ ቤተክርስትያን ኦርቶዶክስ ብዝነበራ ሕሉፍ መንግስታዊ ኢድ ወሪራ ዝሓዘቶ መሬት ኣብ ክንዲ ሕጋዊ ፍታሕ ጌርካ ማዕርነት ሃይማኖት ምርግጋፅ ደርጊ ዝወረሶ መሬት ክምለስ ብምግባር ማዕሪኡ መሬት ድማ ንተን ካልኦት ቤተክርስትያናትን መሳጊድን ብምዕዳል ንተን ኣብያተ ቤተክርስትያናትን መሳጊድን ናብ ናይ መሬት ንግዲ ክኣትዋን ገዛውቲ ከካርያን ኮታስ ካብ መንፈሳዊ ውራይ ናብ ዓለማዊ ውራይ ክትወርድን ተጌሩ እዩ:: ከምዚ ዝበለ ነዃል ተበሊፆም ሃይማኖት መሳርሒ ፖለቲከኦም ክገብሩ ዝተልዓሉ ማሕበረ ቅዱሳን፣ ዋሃቢያን ብልፅግና ጎስፐል ወዘተ ብዝብል ኣስማት ዝፍለጡ ኣካላት ከዓ ካልእ ጎናዊ ውግኣት ዝፈጠረ ስርዓት እዩ ኔሩ ስርዓት ኢህወዴግ:: ናይ ስርዓት ለውጢ ምስተገብረ ሰለስቲኦም ኣካላት ናብ ቤተ መንግስቲ ዝኣተዉሉ ኩነታት ከዓ ተፈጢሩ:: ኣማቲ ስትራቴጂ እዞም ሓይልታት እዚኦም ኣብ ማእኸል ህዝብታት እንታይ ዓይነት ናይ ፅልኢ ሓዊ ክውልዑን ከሳዉሩን ከም ዝኽእሉ ገሚቱ ብልዑ መርከሲ ሜላ ዘቐምጥ እዩ ምባል ይክኣል:: እቲ ራብዓይ ዓንዲ ፖለቲካ ኢትዮዽያ ተኾልፈ ጉዕዞ ምስረታ ሃገረ መንግስቲ ምስቲ ሓድሽ ተጣየሸ ብሄራዊ መንግስታት ዘይቃዶን ትሓደ ንትሓደ ኢዱ ዝሃበ ዘይምዃኑ እዩ:: ኣብዙይ ዘጋጠሙ ፖለቲካዊ ርፅማት ብዙሓት እኳ እንትኾኑ እቶም ቀንዲ … እቲ ተኾልፈ ሃገረ መግስቲ በብዓዱ ዝዘርኦም መጋበርያታቱን ስድተኛታት ኢኮኖሚን ኣፍቶም ሓዱሽቲ ብሄራዊ መንግስቲታት ብዜግነቶም ብማዕረ ዝነብርሉ መስርሕ ዘይምንባሩ፣ 102 ዝተፈላለዩ ቋንቋታት ብማዕረ ዝምዕብልሉ ወይ ብማዕረ ንሓደ ተመርፀ ቋንቋ ቦተኦም ዝለቅሉ መስርሕ ዘይተዘርገሐ ምዃኑ፣ ሕሉፋት ዶባት ምስቶም ሓድሽቲ ብሄራዊ ዶባት ንሓንሳብን ንሓዋሩን ጎንፂ ብዘየልዕል ኣግባብ ዘይምኽንባቱ፣ ኣብ ማእኸል ፌደራላዊ መንግስትን ብሄራዊ መንግስታትን ዘሎ ተፈጥሮኣዊ ሃፍቲ ክፍፍል ብንፁር ዘይምቕማጡ፣ ኣብ ማእኸል እቲ ፌደራላዊን ብሄራዊን ናይ ፀጥታ ትካላት ክህሉ ዝግባእ ናይ ሓይሊ ሚዛን ዘይምንፃሩ ወዘተ እቶም ቀንዲ ፍልፍል ቀፃሊ ምጥልላፍን ምጥፋእን ዝኾንሉ ፖለቲካ እዩ ምባል ይክኣል:: ከምዚ ዝበለ ብዕሊ ዘይተኸምበተ ዓዲ ኣብ ርእሴና ከይፈርሰና እንታይ ንግበር ዝብል ስትራቴጂ’ውን ምእማት ይክኣል ይነብር እዩ ኢለ ይኣምን:: Abiy Ahmed, (front) the newly elected Prime Minister of Ethiopia, is being congratulated by the outgoing Prime Minister, Hailemariam Desalegn (C), after the swearing in ceremony on April 2, 2018 at the Ethiopian Parliament in Addis Ababa, Ethiopia. / AFP PHOTO / ZACHARIAS ABUBEKER (Photo credit should read ZACHARIAS ABUBEKER/AFP via Getty Images) እቲ ሓምሻይን ናይ መወዳእታን ዓንዲ ፖለቲካ ኢትዮዽያ ስልጣን ከም ርስቲ ዝጥምት ብስልጡን ፖለቲካዊ ንሕንሕ ዘይኣምንን ዘይተኻኻእን ምዃኑ እዩ:: ብዓለማዊ ፀቕጢ ተጣየሻ ፖለቲካዊ ፖርቲታት ኣብ ትሕቲ ሽማዊ ናይ ብዙሓት ፖርትታት ስርዓት ንሽማዊ መረፃታት ኣውራ ፖርቲ ከም ዓጀብትን መዳመቕትን ኮይነን ካብ ምግልጋል ዝሓለፈ ተራ ኣይነበረንን:: ቁሩብ ጥንክር ዝበላ ኣብዝመሰሎ ሰዓት ድማ ስርዓት ኢህወዴግ ኣባላት ደህንንት ኣስሪጉ ብምእታው ክብተና ዝገበረን ተናሓናሕቲ ፖለቲካ ውድባት ኣለዋ ዝብሉ እውን ብዙሓት እዮም:: ናይ ኢህወዴግ ሓደ ክንፊ ዝኾነ ውድብ እውን ናብ ትግራይ ንክምለስ ዝገበረ ድሑር ሃሳዪ ኣርኣእያ ስርዓት ብዙሓት ፖርቲታት ዝቕይር ስትራቴጂ ክእምትን ነቲ ሓዱሽ ኩነታት ዝምጥን ሓዱሽ ግንባር ከጣይሽን ትፅቢት ምግባር ባህርያዊ እዩ ኔሩ ብምባል እዚ ሃገራዊ ፖለቲካዊ ጉዳይ ክዛዝም:: ኣብ ቀፃሊ ሃገራዊ ኢኮኖሚ ዝምልከት ከቕርብ ክፍትን እየ:: የቐንየለይ::
ኮምኒዝም የኢትዮጵያን ማህበራዊ፤ ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ ሁኔታ አዘበራርቋል፤ መሰረታዊ የማንነት እሴቶቻችንን አፋልሷል። በትውልድ፤ በቋንቋ፤ በማህባራዊና በኢኮኖሚ የተሳሰረውን ሕዝባችንን አለያይቷል። የራስን እድል ያለቅድመ ሁኔታ እስከ መገንጠል መብትን ሕጋዊ አድርጎ ሕዝብን እርስ በርስ አባልቷል። ኢትዮጵያን ማዳከም ተራማጅ አስብሏል። ዓለም ይህን ተግባራችንን እየታዘበ መሳቂያ አድርጎናል። አሁን አሁን ለኢትዮጵያ ሕልውና የሚሟገቱ አነሊቀጳጳስ ዴዝሞን ቱቱ፤ ጃማይካዊያን፤ ግርሃም ሃንኩክን የመሳሰሉ ወዳጆቻችን ሆነዋል። ይህን አፍራሽ ተግባር በፊታውራሪነት ሲአስተናግድ የቆየው ሰፊው የኢትዮጵያ ሕዝብ ሳይሆን ተማርሁ፤ ተመራመርሁ የሚለው የፖለቲካ ልሒቅ ነው። ልሂቁ የሃገራችንን ተጨባጭ ሁኔታ ሳያገናዝብ፤ ኮሙኒዝምን እንደወረደ ቀድቶ በሕዝባችን ላይ በመጫን ቤተሙከራ አድርጓል። እኔን ጨምሮ ኑሮውን በአሜሪካና በአውሮፓ እየኖረ ኢትዮጵያን በጎሳና በሃይማኖት ያናክሳል። የውጪው ዓለም ዘር፤ ጎሳና ሃይማኖቱን ሳይጠይቁ ዜግነት፤ ስራና ትምህርት ሰጠው አስተናግደውታል። ሰብአዊነትን በሚአስቀድም ማህበረሰብ ውስጥ እየተንደላቀቀ ወገኑን በጎሳ፤ በሃይማኖትና በጎጥ እየፈረጀ የሚአናቁርበት ምክንያት እንቆቅልሽ እንደሆነብን እንዳለን አለን። ከዚህ አጥፊ ስህተት መቸ እንደሚማር ባይታወቅም የመማር እድሎች ስላሉት በተሎ ቢአውቅበት ለራሱም፤ ለወገኑም ሆነ እወዳታለሁ ለሚላት ሃግሩም የሚበጅ ይሆናል። መጋቢ ሃዲስ ኮሮና ሐዋርያ ነው ሲሉ ወረርሽኙ ጎሳና ጎጥ ለይቶ እንደማያጠፋ ሲአስተምሩ የማይማር ካለ እርሱ በጆርጅ ኦርዌል-84 የቅዥት ዓለም የሚኖር ብቻ ነው። ይህን የምንልበት ምክንያት በጅምላ ለመውቀስ ተፈልጎ ሳይሆን ኮሮና ካላስተማረ ሌላ ምን ያስተራል የሚለውን ማህበራዊ ሐቅ አፅንኦት ሰጦ ለመግለጽ ከመፈለግና በኦርዌል ዓለም ውስጥ የሚዳክሩ በሃገር ቤትና በውጪ የሚኖሩ የልሂቃን ትርክት፤ ንግግርና ሰበካ አሳሳቢና አስደንጋጭ ስለሆነም ነው። ለምሳሌ አንዳንድ የጦር አበጋዞች፤ የታሪክ ምሁራን፤ የቋንቋ አስተማሪዎች ቋንቋ መገናኛ ድልድይ መሆኑን እረስተው ቤተሰቦቻቸውንና ማህብረሰባቸውን አማርኛ እንዳይማሩ፤ በአማርኛ እንዳይገበያዩ፤ መጤ የሚሏቸውን በሜንጫ እኒዲአፀዱ ሲሰብኩና ሲቀሰቅሱ አይተናል። ጉድ የሚአሰኘው ደግሞ እነዚህ ፀረ ቋንቋ የሆኑ ሰዎች ቅስቀሳቸውን የሚአደርጉት በአማርኛ መሆኑ ነው። ይህ ማለት እንደ አስተማርነው እንጂ እንደምግባራችን አትሁኑ ነው። እንዲህ የዘቀጠ ምሁርና ፖለቲካኛ በየትም ዓለም አይገኝም። በአንፃሩ ኢትዮጵያዊነትን አግዝፈው የሚአስተምሩ፤ የሚመክሩ፤ ስለኢትዮጵያና ሰብአዊነት የሚናገሩና የሚሰብኩትን ስናይ እንጽናናለን። ከአኝዋክ ጎሳ የተገኙት አቶ ኦባንግ ሜቶ ስለሰብአዊነትና የኢትዮጵያ አንድነት ሲሰብኩ እያየን ተደስተናል። ከኦረሞ ማህበረሰብ የተገኙት መምህር ታዬ ቦጋለና አምባሳደር ሱሌማን ደደፎን የመሰሉ ምሁርና ዲፕሎማት ለሃገርና ለእውነት ቆመው ሲአስተምሩ ስናይ ኢትዮጵያ ማሕፀነ ለምለም የመሆኗ ምስጢር ይገለጽልናል። በደቡብ ክቡር አቶ ታዲዎስ ታንቱ፤ ዶ/ር ፍቅሬ ቶሎሳን የመሰሉ እንቁ አስተማሪዎች እናገኛለን። መጋቢ ሃዲስና ሸህ ሞሐመድ ዓሚንን የመሰሉ ሰባኪ ሲገኝ በሃገርና በእምነት ኮርተን እንለመልማለን። አሁን ከእረኝነት ተነስተው ዓለም አቀፍ እውቅና ያገኙት ፕ/ር ምትኩ በላቸው ወንጪ ተወልደው በቤልጅየም የህክምና ትምህርታቸውን ያጠናቀቁ፤ አንቱ የተባሉ ምሁር፤ ሐኪምና ንፁሕ ኢትዮጵያዊ አግኝተናል። ኢትዮጵያና ኢትዮጵያዊያን እንኳን ደስያለን። በቅርቡ የሰጡትን ቃለ ምልልስ ያልሰማችሁ ስሙ፤ የሰማችሁ አሰሙ፤ አድናቆታችሁን ለግሷቸው። ከእርሳቸው ዓርእያነት ያለው ተግባር፤ ልምድ፤ ትምህርትና መልካም ስነምግባር እንማር። እንደ ፕ/ር ምትኩ ሰብአዊነትን የተላበሰ ኢትዮጵያዊ ምሁር በዚህ ጊዜ ማግኘት በመቻሉ ሁላችንንም ደስ ሊለን ይገባል። እንዲህ ተምረው የሚአስተምሩ ምሁራንን እንዲአበዛልን ፈጣሪ ይርዳን። ፕ/ር ምትኩ ወደ ወንጪ ተመልሰው ለህብረተሰቡ የለገሱትን ግብረገብነት የተላበሰ ስነምግባር ስናይ ኢትዮጵያ በትቂት ዘረኞች እና ጎጠኞች የማትፈርስ እንደሆነች እንረዳለን። እርሳቸውን የመሰሉ በሽህ የሚቆጠሩ የተማሩ ኢትዮጵያዊያን በሃገርና በውጭ ስላሉ መንግሥት ሁኔታዎችን በማመቻቸት በእውቀታቸው፤ በጉልበታቸውና በንብረታቸው ኢትዮጵያንና ሕዝቧን ይታደጉ ዘንድ እንዲደግፏቸውና እንዲአበረታቷቸው እንመክራለን። ፕ/ር ምትኩን የመሰሉ ሰዎች ካለፉ በኋላ ገድላቸውን ማውራት ከታሪክነት ባለፈ ብዙ ጠቀሜታ አይኖረውም፡፡ ፀሐይ ሳለ እሩጥ አባት ሳለ አጊጥ ነውና ፕ/ር ምትኩን በሕይወት ሳሉ እናጊጥባቸው። ለአሁኑ በዚህ ዘመን እንዲህ ዓይነት እንቁ፤ ሰብአዊና ምስጉኑን ኢዮጵያዊ ሐኪም ፕ/ር ምትኩን የሰጠችን ወንጪን ከልብ እናመሰግናለን። ፈጣሪ ዕድሜና ጤና ሰጧቸው ይበልጥ ሕዝባቸውን እንዲአገለግሉ እየለመንሁ ቃላት መግለጽ የማይቻለው ምስጋናዬ ለደጉ ፕ/ር ምትኩ ይድረስልኝ። ከእረኝነት ወደ ዓለም አቀፍ ሐኪምነት ባድጉት ኢትይጵያዊ ፕ/ር ምትኩ ስነምግባር የኮራው ኢትዮጵያዊ፤
በአሰሪና ሰራተኛ አዋጅ አንቀጽ 27(1) አነጋገር ሰራተኛው ከስራ የሚሰናበተው ሆነ ብሎ ወይም በከባድ ቸልተኝነት ጉዳት ሲያደርስና ጉዳቱም የደረሰው በአሰሪው ንብረት ወይም ከድርጅቱ ስራ ጋር በቀጥታ ግንኙነት ባለው ማናቸውም ንብረት ላይ መሆኑ ሲረጋገጥ ነው፡፡ ከዚህ አንጻር አራት የጥፋቱ ማቋቋሚያዎች አንድ ላይ ተሟልተው መገኘት እንዳለባቸው እንረዳለን፡፡ ይኸውም፤ አንደኛ ጉዳት ደረሰበት የተባለው ነገር “ንብረት” መሆን አለበት፡፡ በሌላ አነጋገር ህጉ ለንብረት የሰጠውን ፍቺ ማሟላት ይኖርበታል፡፡ ሁለተኛ ንብረቱ የአሰሪው ወይም ከድርጅቱ ስራ ጋር በቀጥታ ግንኙነት ያለው ንብረት ሊሆን ይገባል፡፡ ሶስተኛ አሰሪው በንብረቱ ወይም ከድርጅቱ ስራ ጋር በቀጥታ ግንኙነት ያለው ንብረት ላይ የደረሰ ጉዳት ስለመኖሩ ብሎም በጉዳቱና ጉዳት አደረሰ በተባለው ሠራተኛ መካከል የምክንያትና ውጤት ግንኙነት ስለመኖሩ ማስረዳት ይኖርበታል፡፡ የምክንያትና ውጤት ግንኙነት ሲባል ሠራተኛው ማድረግ የሌለበትን በማድረጉ ወይም ማድረግ ያለበትን ባለማድረጉ ምክንያት ጉዳት መከሰቱን ለማመልከት ነው፡፡ አራተኛ ሠራተኛው ጉዳቱን ያደረሰው ሆነ ብሎ ወይም በከባድ ቸልተኝነት ስለመሆኑ መረጋገጥ ይኖርበታል፡፡ እነዚህን አራት ነጥቦች የሰበር ችሎት ለድንጋጌው ከሰጠው ትርጉምና ተፈጻሚ ካደረገበት መንገድ አንጻር እንደሚከተለው እናያለን፡፡ የንብረት ትርጉም በአንቀጽ 27(1) ሸ አነጋገር ንብረት ለሚለው ቃል ፍቺ ለመስጠት የሰበር ችሎት በአንዳንድ ውሳኔዎች ላይ በፍትሐ ብሔር ህጉ ላይ የተቀመጠውን የንብረት ትርጓሜ በማጣቀስ እልባት የሰጠ ቢሆንም በሌሎች ውሳኔዎች ግን ለቃሉ ሰፊ ትርጉም በመስጠት የ27(1) ሸ ተፈጻሚነት የተለጠጠ እንዲሆን አድርጎታል፡፡ በሰ/መ/ቁ 17189 (አመልካች የሸቀጦች ጅምላ ንግድና አስመጪ ድርጅት እና ተጠሪ አቶ ንጉሴ ዘለቀ ጥቅምት 17 ቀን 1998 ዓ.ም. ቅጽ 2)[1] በነበረው ክርክር ተጠሪ ከስራ የተሰናበተው በቅርንጫፍ ስራ አስሊያጅነቱ የየዕለቱ ገቢ ተሰብስቦ ባንክ መግባቱ ማረጋገጥ ሲገባው በጊዜው ገንዘብ ያዥ የነበረው ሰራተኛ ባዘጋጀው የገንዘብና የባንክ መዝገብ ላይ በመፈረም ወይም ሳይፈርም በመተው ጉድለት እንዲፈጽም ረድቶታል በሚል ሲሆን ስንብቱን በመቃወም ያቀረበው ክስ ውድቅ ተደርጎበታል፡፡ ይግባኝ የቀረበለት ፍርድ ቤት ጉድለቱ ሲደርስ ተጠሪ ስራ ላይ አልነበረም በሚል የስራ ውሉ መቋረጥ ከህግ ውጪ ስለሆነ ተጠሪ ውዝፍ ደመወዝ ተከፍሎት ወደ ስራ እንዲመለስ ውሳኔ የሰጠ ሲሆን የሰበር አቤቱታ የቀረበለት የሰበር ችሎትም “ጉድለቱ ሲደርስ ተጠሪ ስራ ላይ የነበረ መሆኑ አላከራከረም” በማለት የስር ፍርድ ቤትን ውሳኔ ሽሮታል፡፡ ችሎቱ ማስረጃን መሰረት አድርጎ ከደረሰበት ድምዳሜ በተጨማሪ የሥራ ውሉ የተቋረጠበትን ድንጋጌ [አዋጅ ቁጥር 42/85 አንቀጽ 27(1) በ] ይዘት በስፋት መርምሯል፡፡ ችሎቱ ከመረመራቸው ነጥቦች አንዱ “ገንዘብ” የንብረትን ትርጉም ማሟላት ስለመቻሉ ጉዳይ ነው፡፡ በአሰሪው ላይ ደረሰ የተባለው ጉድለት የገንዘብ ጉድለት ነው፡፡ ስለሆነም በ27(1) በ መሰረት የተደረገን የስራ ውል ማቋረጥ ህጋዊነት ለመወሰን ገንዘብ የሚለው ቃል በንብረት ትርጉም ውስጥ መጠቃለል ይኖርበታል፡፡ ይህን አስመልክቶ ችሎቱ ጉዳዩን ከፍትሐ ብሔር ህግ አንቀጽ 1126 እና 1127 ጋር አገናዝቦ በማየት ገንዘብ አንዱ ግዙፍነት ያለው ተንቀሳቃሽ ንብረት እንደሆነ ድምዳሜ ላይ ደርሷል፡፡ በተመሳሳይ መልኩ የተማሪዎችን ውጤት በወቅቱ አለማስገባትና በዚህ የተነሳ አሰሪውን ድርጅት በድጋሚ ፈተና ምክንያት ለተጨማሪ ወጪ መዳረግ በአሰሪና ሰራተኛ አዋጅ ቁ 377/96 አንቀጽ 27(1) ሸ አነጋገር በአሰሪ ንብረት ላይ ሆነ ብሎ ወይም በከባድ ቸልተኝነት ጉዳት ማድረስ በመሆኑ ያለማስጠንቀቂያ ከስራ የሚያሰናብት ጥፋት ነው፡፡ (አመልካች አድማስ ኮሌጅ እና ተጠሪ ሰለሞን ሙሉዓለም ሰ/መ/ቁ 34669 ታህሳስ 2 ቀን 2001 ዓ.ም. ቅጽ 8) የስር ፍርድ ቤቶች የተጠሪ ድርጊት በአዋጅ ቁ. 377/96 አንቀጽ 27 ስር የሚወድቅ አይደለም በማለት የስራ ውሉ መቋረጥ ህገ-ወጥ ነው በማለት ውሳኔ ቢሰጡም የሰበር ችሎት ድርጊቱ በአንቀጽ 27(1) ስር እንደሚሸፈን በማተት ሽሯቸዋል፡፡ ችሎቱ ውሳኔ ላይ ለመድረስ በቀዳሚነት በአንቀጽ 27(1) ሸ አነጋገር ንብረት ለሚለው ቃል ፍቺ ሰጥቷል፡፡ ይሁን እንጂ በሰ/መ/ቁ. 17189 እንዳደረገው በፍትሐ ብሔር ህጉ በንብረት ህግ ላይ የሚገኙትን ድንጋጌዎች ከማጣቀስ ይልቅ የራሱን ፍቺ መስጠትን መርጧል፡፡ ለቃሉ ፍቺውን ከማስቀመጡ በፊትም “ንብረት” ለሚለው ቃል ሁሉንም የሚያስማማ ወጥ ትርጉም ለመስጠት ያለውን ችግር በእንዲህ መልኩ ገልጾታል፡፡ “ንብረት ለሚለው ቃል በአዋጁ ስር የተመለከተ ትርጓሜ የለም፡፡ ይሁን እንጂ ከአዋጁ አላማና ከአሰሪው ድርጅት ባህርይ እንዲሁም ከንብረት ህግ ጽንሰ ሀሳቦች ጋር በማዛመድ ለቃሉ ትርጉም መስጠት ፍትሐዊነት ይኖረዋል ምክንያቱም ንብረት ለሚለው ጽንሰ ሀሳብ ሁሉንም የሚያስማማ ትርጉም ለመስጠት የሚቻል አይደለምና፡፡” በመቀጠልም ንብረት ለሚለው ቃል የሚከተለውን ፍቺ ሰጥቷል፡፡ “የአሰሪና ሰራተኛ አዋጅን አጠቃላይ አላማም ሆነ የንብረት ህግ ጽንሰ ሀሳቦች ባህርያት ግንዛቤ ውስጥ ስናስገባ ንብረት ማለት ዋጋና ኢኮኖሚያዊ ጠቀሜታ ያለው እንዲሁም በአብዛኛው ሀብትነት ሊያዝ የሚችል ነገር መሆኑን ለመገንዘብ አስቸጋሪ አይሆንም፡፡” ችሎቱ ይህንን ትርጉም ከጉዳዩ ጋር በማዛመድ እንዳለው፤ “ዋጋና ኢኮኖሚያዊ ጠቀሜታ ያለው ሆኖ በባለሀብትነት ሊያዝ የሚችል ነገር ላይ ሆነ ብሎ ወይም በከባድ ቸልተኝነት ጉዳት ያደረሰ ሰራተኛ ከሆነ በአሰሪው ንብረት ላይ በህጉ አነጋገር ጉዳት አድርሷል ለማለት የማይቻልበት ምክንያት የለም፡፡” ችሎቱ ትርጉም ለመስጠት የተጠቀመበት ለአሰሪው “ዋጋና ኢኮኖሚያዊ ጠቀሜታ ያለው ነገር” የሚለው አገላለጽ በይዘቱ ሰፊ መሆኑን መረዳት አይከብድም፡፡ በዚህ ትርጓሜ መሰረት ማናቸውም የአሰሪውን ጥቅም የሚመለከት ነገር ሁሉ እንደ አሰሪ ንብረት መቆጠሩ አይቀርለትም፡፡ ለምሳሌ በሰ/መ/ቁ 64988 (አመልካች ዳሽን ባንክ አክስዮን ማህበር እና ተጠሪ አቶ ሀይሉ ሽመልስ ግንቦት 30 ቀን 2003 ዓ.ም. ቅጽ 11) በጋዜጣ ሀሰተኛ መግለጫ መስጠት በአንቀጽ 27(1) ሸ አነጋገር በአሰሪ ንብረት ላይ ጉዳት ማድረስ ስለመሆኑ በሰበር ችሎት አቋም ተወስዶበታል፡፡ በዚህ መዝገብ ላይ ተጠሪ በአመልካች የስራ ውላቸው መቋረጡን በመግለጽ ውዝፍ ደመወዝ ተከፍሏቸው ወደ ስራ እንዲመለሱ ውሳኔ ይሰጣቸው ዘንድ ክስ ያቀረቡ ሲሆን አመልካችም በመልሱ ላይ ተጠሪ መግለጫ የመስጠት ስልጣን ሳይኖራቸው በጋዜጣ አሉታዊ የሆነ መግለጫ በመስጠት በባንኩና በሰራተኞች ላይ መረበሽን፤ በደንበኞች ላይ ደግሞ መደናገጥን ለወደፊቱ የባንኩ ደንበኞች ሊሆኑ በሚችሉት ላይም ጥርጣሬና አመኔታ የሚያሳጣ ተግባር የፈጸሙ በመሆኑ በአሰሪና ሰራተኛ አዋጅ ቁጥር 377/96 አንቀጽ 27(1) ሸ መሰረት ስንብቱ በአግባቡ ነው በማለት ተከራክሯል፡፡ ክሱ የቀረበለት ፍርድ ቤትም አመልካች ስለጉዳዩ ማስረጃ አለማቅረቡንና በስንብት ደብዳቤው ላይ የተገለጹት ድርጊቶችም በአዋጅ ቁጥር 377/96 አንቀጽ 27 ስር እንደማይወደቁ በማተት የተጠሪ የስራ ውል መቋረጥ ከህግ ውጭ ነው በማለት ውሳኔ ሰጥቷል፡፡ በውሳኔው ቅር በመሰኘት አመልካች የይግባኝ አቤቱታ ቢያቀርብም ይግባኙ በፍ/ስ/ስ/ህ/ቁ. 337 መሰረት ተሰርዟል፡፡ አመልካች በስር ፍርድ ቤቶች ውሳኔ ባለመስማማት የሰበር አቤቱታ ያቀረበ ሲሆን በአቤቱታውም ላይ የተጠሪ ድርጊት በአመልካች ባንክ ስምና ክብር ላይ አሉታዊ ተጽዕኖ ያለው በመሆኑ በባንኩ ንብረት ላይ ጉዳት እንደደረሰ ሊቆጠር ይገባዋል በማለት ተከራክሯል፡፡ ክርክሩም በችሎቱ ተቀባይነት አግኝቷል፡፡ ችሎቱ ውሳኔ ሲሰጥ በሰ/መ/ቁ. 34669 “ንብረት” ለሚለው ቃል የሰጠውን ፍቺ ከሞላ ጎደል በመድገም የአሰሪው መልካም ስምna ዝና እንደ አሰሪ ንብረት እንደሚቆጠር ድምዳሜ ላይ ደርሷል፡፡ በዚሁ መሰረት “ንብረት” ለሚለው ቃል የሚከተለው ፍቺ ተሰጥቷል፡፡ “የአሰሪና ሰራተኛ አዋጅን አጠቃላይ አላማም ሆነ የንብረት ህግ ጽንሰ ሀሳቦች ባህርያት እንዲሁም የንግድ ህጉ ስለመልካም ስም (Good will) የተመለከቱትን ድንጋጌዎች ግንዛቤ ውስጥ ስናስገባ ንብረት ማለት ዋጋና ኢኮኖሚያዊ ጠቀሜታ ያለው እንዲሁም በአብዛኛው ሀብትነት ሊያዝ የሚችል ነገር መሆኑን ለመገንዘብ አስቸጋሪ አይሆንም፡፡” ችሎቱ የሰጠው ፍቺ ይዘት ሲታይ ትርጉም በመስጠት ረገድ በንግድ ህጉ ስለመልካም ስም (Good will) የተመለከቱት ድንጋጌዎች ግምት ውስት መግባት እንዳለባቸው ከማሳሰብ ባለፈ በተለየ መልኩ በችሎቱ የተሰጠ ትርጓሜ የለም፡፡ የአሰሪው መልካም ስምና ዝና እንደ ንብረት የሚታይ በመሆኑ የሰራተኛው ድርጊት በአሰሪው መልካም ስምና ዝና ላይ ጉዳት አድርሷል ወይም ለአደጋ አጋልጧል የሚል ድምዳሜ ላይ ለመድረስ አሰሪው ድርጅት በተሰማራበት የንግድ ዘርፍ የሚያከናውናቸውን ተግባራት ከግምት ውስጥ ማስገባት ያስፈልጋል፡፡ (አመልካች ወሰኔ የህክምና አገልግሎት ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር እና ተጠሪ ዶ/ር ክብረወሰን አለማየሁ ሰ/መ/ቁ. 77134 ጥቅምት 8 ቀን 2005 ዓ.ም. ቅጽ 14) በዚህ ጉዳይ ተጠሪ በተደጋጋሚ የስራ ሰዓት አያከብርም፤ በሚያክማቸው ህሙማን ላይ የመሳደብና የጠብ ጫሪነት ተግባር ፈጽሟል እንዲሁም የህክምና ስነ-ምግባር ደንብን በመተላለፍ የታካሚዎችን የግል ሚስጥር ለሶስተኛ ወገኖች አሳልፎ ሰጥቷል በሚል የስራ ውሉ በአመልካች በመቋረጡ ስንብቱ ህገ-ወጥ እንደሆነ በመግለጽ ክስ አቅርቦ ክሱ የቀረበለት ፍርድ ቤትም የተጠሪ ጥፋት በማስረጃ መረጋገጡን በማመለከት ስንብቱ ህጋዊ ነው ሲል ውሳኔ ሰጥቷል፡፡ በውሳኔው ቅር በመሰኘት ይግባኝ የቀረበለት የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ተጠሪ በተደጋጋሚ የስራ ሰዓት ባለማክበሩ በስራው ጥቅም ላይ ጉዳት አድርሷል የሚለው አተረጓጎም የአዋጅ ቁጥር 377/96 አንቀጽ 27(1) ሀ እና ለ አቀራረጽ የተከተለ አይደለም እንዲሁም የህክምና ዲሲፕሊን አለማክበር በተጠሪ የስራ ውል በግልጽ ካልተመለከተ በስተቀር የስራ ውል ለማቋረጥ የሚያስችል ምክንያት አይደለም የሚሉ ምክንያቶችን በመስጠት የስር ፍርድ ቤትን ውሳኔ ሽሮታል፡፡ የሰበር አቤቱታ የቀረበለት የሰበር ችሎት የይግባኝ ሰሚውን ውሳኔ በመሻር የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የሰጠውን ውሳኔ አጽንቶታል፡፡ ችሎቱ ተጠሪ የፈጸማቸው ድርጊቶች ክሱን በሰማው ፍርድ ቤት በማስረጃ መረጋገጣቸውንና ይግባኝ ሰሚው ፍርድ ቤትም በማስረጃ ምዘና ውድቅ እንዳላደረጋቸው በመግለጽ እነዚህ ድርጊቶች የስራ ውልን ለማቋረጥ በቂ ምክንያት መሆን አለመሆናቸውን ጭብጥ ይዞ መርምሯል፡፡ ለተያዘው ጭብጥ እልባት ለመስጠት አመልካች ከሚሰጠው የህክምና አገልግሎት ባህርይና ካለበት ሀላፊነት፤ ተጠሪ በአሰሪና ሰራተኛ ህግና በሙያ ስነ-ምግባር ደንቡ ከተጣለበት ግዴታና ኃላፊነት እንዲሁም የተጠሪ አድራጎት በአመልካች ላይ ከሚያስከትለው ጉዳት አንጻር መመዘን እንዳለበት ችሎቱ በውሳኔው ላይ ካመለከተ በኋላ እነዚህን ነጥቦች ከተጠሪ ድርጊት አንጻር በዝርዝር መርምሯል፡፡ በዚሁ መሰረት ተጠሪ በአዋጅ ቁጥር 377/96 አንቀጽ 13 ንዑስ አንቀጽ 1 እና 2 የተጣለበት ግዴታ የሙያውን ስነ-ምግባር አክብሮ ህሙማንን በአክብሮት የማነጋገርና የግል ሚስጥራቸውን የመጠበቅ ግዴታን እንደሚያካትት በመግለጽ የተጠሪ ድርጊት በሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ ቁጥር 174/1986 አንቀጽ 11 ንዑስ አንቀጽ 1 መሰረት አመልካች የጤና አገልግሎት እንዲሰጥ የተሰጠውን ፍቃድ ለማሳገድ ወይም ለማሰረዝ የሚችል ምክንያትና በወንጀል ህግ አንቀጽ 399 እና 400 መሰረትም የወንጀል ተጠያቂነትን የሚያስከትል መሆኑ በችሎቱ ውሳኔ ላይ ተመልክቷል፡፡ በተጨማሪም የተጠሪ ድርጊት የአመልካችን መልካም ስምና ዝና በማጉደል ፈቃድ ባገኘበት የህክምና አገልግሎት የመስጠት የኢንቨስትመንትና የንግድ ዘርፍ ተወዳዳሪ እንዳይሆን የማድረግ ውጤት እንዳለው ችሎቱ አስምሮበታል፡፡ የተጠሪ ድርጊት በየትኛው ጥፋት ስር ይወድቃል የሚለውን በተመለከተ የተጠሪ ጥፋቶች በአሰሪና ሰራተኛ አዋጅ ቁጥር 377/96 አንቀጽ 27(1) ረ እና ሸ ስር እንደሚወደቁ ድምዳሜ ላይ ተደርሷል፡፡ በተለይ የአንቀጽ 27(1) ሸ አፈጻጸምን በተመለከተ ድንጋጌው ከምን አንጻር መቃኘት እንዳለበት የተገለጸው በሚከተለው መልኩ ነበር፡፡ “የአሰሪና ሰራተኛ አዋጅ ቁጥር 377/96 አንቀጽ 27(1) ሸ ድንጋጌም አመልካች ከሚሰጠው የህክምና ግልጋሎት ልዩ ባህርይና ተጠሪ ከሚጠበቅበት ከፍተኛ የሆነ የስነ–ምግባር ብቃት አንጻር ባለማክበሩ፤ በአመልካች ላይ የደረሰውን ወይም ሊደርስ የሚችለውን ጉዳት በማያሻማ ሁኔታ መተርጎም ያለበት መሆኑን ከአሰሪና ሰራተኛ ጉዳይ አዋጅ አላማ ከድንጋጌው ይዘትና ስለህክምና ፈቃድ አሰጣጥ የወጡ የህግ ማዕቀፎችን ይዘት በመመርመር ለመገንዘብ ይቻላል፡፡” ከመልካም ስምና ዝና በተጨማሪ የአሰሪው ጸጥታና ደህንነት እንደ ንብረት ተፈርጆ በሰበር ችሎት ውሳኔ ተሰጥቷል፡፡ (አመልካች የኢትዮጵያ ኤርፖርቶች ድርጅት እና ተጠሪ አቶ በሪሁን በላይ ሰ/መ/ቁ 90389 ጥቅምት 16 ቀን 2006 ዓ.ም. ቅጽ 15) ተጠሪ በአመልካች ድርጅት ውስጥ በጥበቃ ሰራተኝነት ተቀጥረው ሲሰሩ የነበረ ሲሆን ተጠሪ ተረኛ በነበሩባቸው በተለያዩ ሁለት ቀናት የተለያዩ ማንነታቸው ያልታወቀ ሰዎች ወደ ድርጅቱ ቅጥር ግቢ ውስጥ ገብተው ተገኝተዋል፡፡ በተለይ በመጀመሪያው ቀን የገባው ግለሰብ አውሮፕላኖች በሚቆሙበት ቦታ ላይ በመገኘቱ በፖሊሶች ተይዟል፡፡ እነዚህ ፍሬ ነገሮች በማስረጃ ቢረጋገጡም ክሱ የቀረበለት ፍርድ ቤት በአመልካች ላይ የደረሰበት የጸጥታና ደህንነት ችግር የለም በማለት የስራ ውሉ መቋረጥ ከህግ ውጭ ነው የሚል ውሳኔ የሰጠ ሲሆን ይግባኝ የቀረበለት ፍርድ ቤትም የስራ ውል መቋረጥን በተመለከተ የስር ፍርድ ቤትን ውሳኔ አጽንቷል፡፡ የሰበር አቤቱታ የቀረበለት የሰበር ችሎትም የተጠሪ ተግባር በአንቀጽ 27(1) ሸ ብሎም በአንቀጽ 27(1) ቀ እና 14(2) ሀ ስር እንደሚወድቅ በማተት የስር ፍርድ ቤቶችን ውሳኔ ሽሯል፡፡ የአሰሪው ወይም ከድርጅቱ ስራ ጋር በቀጥታ ግንኙነት ያለው ንብረት በአንቀጽ 27(1) ሸ መሰረት የስራ ውልን በህጋዊ መንገድ ለማቋረጥ ጉዳት ደረሰበት የተባለው ነገር የንብረትን ትርጉም ማሟላቱ ብቻ ሳይሆን ንብረቱ የአሰሪው ወይም ከድርጅቱ ስራ ጋር ቀጥታ ግንኙነት ያለው ንብረት ስለመሆኑ መረጋገጥ ይኖርበታል፡፡ ስለሆነም በእህት ድርጅት ንብረት ላይ በሰራተኛው የደረሰ ጉዳት በአሰሪ ንብረት ላይ የደረሰ ጉዳት አይደለም፡፡ ንብረቱ የአሰሪው ካልሆነ ከድርጅቱ ስራ በቀጥታ ግንነኙነት ያለው (ለምሳሌ አሰሪው ተከራይቶ ለስራ የሚጠቀምበት) ስለመሆኑ መረጋገጥ አለበት፡፡ (አመልካች ግዮን ኢንዱስትሪያልና ኮሜርሺያል ኃ/የተ/የግል/ማህበር እና ተጠሪ አቶ ኃይሉ ናርዬ ሰ/መ/ቁ. 7440 መጋቢት 24 ቀን 2001 ዓ.ም. ቅጽ 13) በሰ/መ/ቁ 74400 ተጠሪ ሲያሽከረክሩት በነበረው የአመልካች ድርጅት ንብረት ላይ በግጭት ጉዳት አድርሰዋል በሚል በአመልካች የተወሰደባቸውን የስንብት እርምጃ በመቃወም የተለያዩ ክፍያዎች እንዲከፈላቸው በመጠየቅ ክስ ያቀረቡ ሲሆን አመልካችም ስንብቱ በአንቀጽ 27(1) ሸ መሰረት ህጋዊ ነው በማለት ተከራክሯል፡፡ ክሱ የቀረበለት ፍርድ ቤትም የግራ ቀኙን ማስረጃ ሲመረምር ጉዳት ደረሰበት የተባለው ተሸከርካሪ ባለቤትነቱ የአመልካች እህት ኩባንያ የሆነው የግዮን ጋዝ ኃ/የተ/የግል/ማህበር እንደሆነ በማረጋገጡ የስራ ውሉ መቋረጥ ከህግ ውጭ ነው በማለት ውሳኔ ሰጥቷል፡፡ በፍርድ ቤቱ ውሳኔ ላይ እንደተመለከተው የአመልካችና የግዮን ጋዝ ኃ/የተ/የግል/ማህበር ባለቤት አንድ ቢሆኑም ድርጅቶቹ የራሳቸው የተለያየ የህግ ሰውነት ያላቸው በመሆኑ ተጠሪ በአመልካች ንብረት ላይ ጉዳት አድርሳል ለማለት አልተቻለም፡፡ አመልካች በውሳኔው ቅር በመሰኘት ለከፍተኛ ፍርድ ቤት የይግባኝ አቤቱታ ብሎም ለሰበር ሰሚ ችሎት የሰበር አቤቱታ ቢያቀርብም ሁለቱም የስር ፍርድ ቤትን ውሳኔ አጽንተውታል፡፡ የሰበር ችሎት ከስር ፍርድ ቤት ጋር ተመሳሳይ በሆነ መልኩ በውሳኔው ላይ የሚከተለውን ሐተታ አስፍሯል፡፡ “አንድ የተፈጥሮ ሰው ከአንድ በላይ ኃ/የተወሰነ የግል ማህበሮች ባለቤት ሁኖ መገኘት በአንዱ ድርጅት ውስጥ ያለ ሰራተኛ በሌላኛው እህት ድርጅቱ ንብረት ላይ ለሚያደርሰው ጉዳት በሌላኛው ድርጅት በህጉ አግባብ የተቀጠረውን በድርጅቱ ንብረት ላይ ጉዳት አደርሰሃል በማለት የስራ ውሉን በአዋጅ ቁጥር 377/1996 አንቀጽ 27/1/ሸ/ መሰረት ያለማስጠንቀቂያ የሚያስችለው ህጋዊ ምክንያት አይደለም፡፡” ምንም እንኳን ችሎቱ በውሳኔው ላይ በቀጥታ ትርጉም የሰጠው ለ”አሰሪ ንብረት” ቢሆንም እግረመንገዱን “ከድርጅቱ ስራ ጋር ቀጥታ ግንኙነት ያለው ንብረት” የሚለው አገላለጽ በምን መልኩ መተርጎም እንዳለበት ፍንጭ ሰጥቷል፡፡ ችሎቱ ተጠሪ የስራ ውል ያደረጉት ከአመልካች ጋር መሆኑን ከገለጸ በኋላ አመልካች ተሽከርካሪውን ለስራ ምክንያት ተኮናትሮ ሲጠቀምበት የነበረ ስለመሆኑ በፍሬ ነገር ደረጃ አለመረጋገጡን በውሳኔው ላይ ጠቅሶታል፡፡ ያ ማለት ፍሬ ነገሩ ቢረጋገጥ ኖሮ አሰሪው ለስራ ጉዳይ በኪራይ የሚጠቀምበት ንብረት ከድርጅቱ ስራ ጋር በቀጥታ ግንኙነት ያለው ንብረት በመሆኑ የስራ ውሉ መቋረጥ ህጋዊ ይሆን ነበር፡፡ ጉዳት ማድረስ እና ጉዳት መድረስ የአንቀጽ 27(1) ሸ ድንጋጌ የሰራተኛውን የሀሳብ ክፍል ብቻ ሳይሆን የድርጊት ክፍሉንም ከነውጤቱ ጠቅልሎ ይዟል፡፡ ስለሆነም ለድንጋጌው አፈፃፀም የሰራተኛው ድርጊት (commission) ወይም አልድርጊት (omissim) መኖሩ ብቻ ሳይሆን ጉዳቱ በዚህ የተነሳ ስለመከሰቱ ሊረጋገጥ ይገባል፡፡ በጉዳት አድራሹና በደረሰው ጉዳት መካከል የምክንያትና ውጤት ግንኙነት በሌለበት በድንጋጌው የተገለፀው ጥፋት ተፈፅሟል ለማለት አይቻልም፡፡ ሰራተኛው ማድረግ የሌለበትን ድርጊት በመፈፀሙ በአሰሪው ንብረት ላይ ተጨባጫነት ያለው ቀጥተኛ ጉዳት ካደረሰ የምክንያትና ውጤት ግንኙነቱን ሆነ የሀሳብ ክፍሉን ለመወሰን አይከብድም፡፡ በሰ/መ/ቁ 42873 (አመልካች የባህል ማዕከል እና የስዕል ጋለሪ ኃ.የተ.የግል ማህበር እና ተጠሪ ቢንያም ክፍሌ ሰኔ 17 ቀን 2001 ዓ.ም ያልታተመ) ተጠሪ የሚያሽከረክረውን የአመልካች አውቶቡስ በመኪኖች መውጪያ በር በኩል ማውጣት ሲገባው በመኪኖች መግቢያ በር መኩል በማውጣቱ በአውቶቡሱ ላይ ጉዳት ደርሷል፡፡ በዚህ መልኩ በአሰሪው ንብረት ላይ የደረሰውን ጉዳት እና የጉዳት አድራሹ ድርጊት በማስረጃ የተረጋገጠ ቢሆንም የስር ፍ/ቤቶች ተጠሪ ጉዳቱን ያደረሰውን ሆነ ብሎ ወይም በከባድ ቸልተኝነት ስለመሆኑ አመልካች አላስረዳም በማለት የስራ ውሉን መቋረጥ ከህግ ውጭ አድርገውታል፡፡ የሰበር ችሎት የስር ፍ/ቤቶችን ውሳኔ ሲሽር በውሳኔው እንዳመለከተው ተጠሪ የፈፀመው ድርጊት እና በአሰሪው ንብረት ላይ የደረሰው ጉዳት በማስረጃ ከተረጋገጠ ተጠሪ ቸልተኛ መሆኑ የሚያሳየው ድርጊቱ ራሱ እንጂ በምስክር በሚነገር ቸልተኛ ነው በሚል ቃል ወይም አገላለጽ አይደለም፡፡ ሰራተኛው አንድን ድርጊት በቀጥታ በመፈጸሙ ብቻ ሳይሆን ባለማድረጉም በአሰሪው ንብረት ላይ ጉዳት ሊያደርስ ይችላል፡፡ ሆኖም ቢዚህ መልኩ የሚደርስ ጉዳት የአልድርጊት (omissim) ውጤት መሆኑ በማያሻማ መልኩ ካልተረጋገጠ በቀር የሰራተኛውን የተጠያቂነት አድማስ አለአግባብ ያሰፋዋል፡፡ ስለሆነም ሰራተኛው ጥፋተኛ ተብሎ የስራ ውሉ በህጋዊ መንገድ ሊቋረጥ የሚገባው በስራ ውል፣ በህብረት ስምምነት፣ በስራ ደንብ ወይም በአዋጁ መሰረት ማድረግ ሲኖርበት ባለማድረጉ የተነሳ ጉዳት ሲደርስ እንጂ ከስራ ግዴታው በመነጨ ስራውን በትጋት ባለመፈጸሙ ወይም ጉዳቱ እንዳይደርስ ባለማድረጉ ሊሆን አይገባም፡፡ በሌላ አነጋገር ግልጽ የሆነ የስራ ግድፈት ከስራ ግዴታ አለመወጣት መለየት ይኖርበታል፡፡ በሰበር ችሎት በተሰጡት ውሳኔዎች ሁለቱ ሳይለዩ አንድ ላይ ተጨፍልቀዋል፡፡ በሰበር ችሎት በተሰጡ ውሳኔዎች አልድርጊት በአዋጁ አንቀጽ 27(1) ሸ መሰረት ለስራ ውል መቋረጥ ህጋዊ ምክንያት ከተደረገባቸው ሁኔታዎች መካከል የሚከተሉት ይገኙበታል፡፡ በሰ/መ/ቁ 34669 (ቅጽ 8) ሰራተኛው የሚያስተምራቸውን ተማሪዎች የፈተና ወረቀት በጊዜ አርሞ ባለመመለሱ አሰሪውን በድጋሚ ፈተና ምክንያት ለተጨማሪ ወጪ ዳርጐታል፡፡ በሰ/መ/ቁ 37615 (አመልካቸ ጊጋ ኮንስትራክሽን ኃ.የተ.የግል ማህበር እና ተጠሪ ከበደ ዓለሙ ጥቅምት 25 ቀን 2001 ዓ.ም. ያልታተመ) ሰራተኛው ይሰራበት የነበረውን ማሽን ቁልፍ ማስረከብ ሲገባው ሳያስረክብ እረፍት ስለወጣ አሰሪው መጠነኛ የገንዘብ ወጪ እንዲያወጣ አድርጐታል፡፡ በሰ/መ/ቁ 86284 (አመልካች ሆራይዘን አዲስ ጐማ (አ.ማ) እና ተጠሪ አቶ መኮንን አለሙ መጋቢት 13 ቀን 2005 ዓ.ም ቅጽ 15) ተጠሪ የድርጅቱን ጆንያ ተቆጣጥሮና ተከታትሎ እንዲያስረክብ ትዕዛዝ ተሰጥቶት ለሌሎች የቀን ሰራተኞች ኃላፊነቱን በመተዉ ምክንያት 390 (ሶስት መቶ ዘጠና) ጆንያ ነው ተብሎ የተጫነው በመውጫ በር ላይ ሲቆጠር 580 (አምስት መቶ ሰማንያ) ሆኖ ተገኝቷል፡፡ በሰ/መ/ቁ 90389 (ቅጽ 15) ሰራተኛው በጥበቃ ስራ ላይ እያለ ማንነታቸው የማይታወቅና ያልተፈቀደላቸው ሰዎች ወደ አሰሪው ድርጅት ግቢ (የአውሮፕላን ማረፊያ) ገብተዋል፡፡ በሰ/መ/ቁ 39650 (አመልካች የየረር በር ምሰራቅ ፀሐይ ቅዱስ ዑራኤል ቤተክርስቲያን እና ተጠሪዎች እነ ቄስ ሰፊነው ደሳለኝ ግንቦት 27 ቀን 2001 ዓ.ም ቅጽ 8) ተጠሪዎች በጥበቃ ስራ ተረኛ በነበሩበት ጊዜ ብር 15,000 (አስራ አምስት ሺ ብር) የያዘ ሙዳየ ምጽዋት ተሰርቋል፡፡ በሰ/መ/ቁ 17189 (ቅጽ 2) ሰራተኛው የመቆጣጠር ግዴታውን አልተወጣም በሚል በአሰሪው ድርጅት ገንዘብ ያዥ ለደረሰ የገንዘብ ጉድለት ተጠያቂ ሆኖ የስራ ውሉ መቋረጥ ህጋዊ እንደሆነ በሰበር ችሎት ውሳኔ ተሰጥቷል፡፡ በእነዚህ በተጠቀሱት መዝገቦች እያንዳንዱ ሰራተኛ በአንቀጽ 27(1) ሸ መሰረት ሆነ ብሎ ወይም በከባድ ቸልተኝነት በአሰሪው ንብረት ላይ ጉዳት አድርሷል በሚል የስራ ውሉ መቋረጥ ህጋዊ አንደሆነ በሰበር ችሎት ውሳኔ ተሰጥቷል፡፡ በሰ/መ/ቁ 17189 በህጉ አተረጓጐም ላይ በአንደኛው የችሎቱ ዳኛ የተለየ ሀሳብ የሰፈረ ቢሆንም በመደምደሚያ ሀሳቡ ላይ ልዩነት አልታየም፡፡ የተለየው ሀሳብ የስራ ተግባርን በመጣስ የሚፈጸሙ የገንዘብ ብክነቶች በአዋጁ አንቀጽ 27(1) ሸ ስር እንደማይሸፈኑ አቋም የተንጸባረቀበት ሲሆን ይኸው ልዩነት በመደምደሚያ ሀሳቡ ላይ ልዩነት አለማምጣቱ ያስገርማል፡፡ ከምክንያት እና ውጤት ግንኙነት አንፃር ብሎም ከአንቀጽ 27(1) ሸ ድንጋጌ ይዘት አንፃር በከፊል ጠለቅ ያለ ትንተና ቢታከልበት ኖሮ ልዩነቱ ከህግ አተረጓጐም ባለፈ ውጤቱንም ባካተተ ነበር፡፡ በሰ/መ/ቁ 17189 መልስ ሰጪ (ሰራተኛው) ጥፋተኛ የተደረገው ጥቅል በሆነ አነጋገር በስሩ ያለውን ገንዘብ ያዥ በተገቢው ሁኔታ አልተቆጣጠረም በሚል እንጂ ተለይቶ የታወቀና ማድረግ ሲኖርበት ያላደረገው ነገር ስለመኖሩ ባለማድረጉ ምክንያትም ጉዳቱ ስለመድረሱ ባልተረጋገጠበት ሁኔታ ነው፡፡ በእርግጥ ስራውን በትጋት የማይሰራ ሰራተኛ በአዋጁ አንቀጽ 13(1) የተጣለበትን ግዴታ አልተወጣም፡፡ ይሁን እንጂ የስራ ግዴታን አለመወጣት ከአንቀጽ 27(1) ሸ ጋር ማገናኘት ድንጋጌውን አለአግባብ ለጥጦ ራሱን የቻለ ትርጉም እንዳይኖረው ያደርገዋል፡፡ በሰራተኛው የሚፈጸም ጥፋት በአዋጁና በህብረት ስምምነቱ አግባብነት ካለው ድንጋጌ ስር እየተነፃፀረ በድንጋጌው በተቀመጠው መለኪያ መወሰን ይኖርበታል፡፡ ለተከታታይ አምስት ቀናት የቀረ ሰራተኛ ከስራ በመቅረቱ ምክንያት በአሰሪው ንብረት ላይ ቀጥተኛ ባይሆንም ጉዳት ሊያደርስ ይችላል፡፡ ሆኖም ከስራ ሲሰናበት የስንብቱ ህጋዊነት የሚለካው በአንቀጽ 27(1) ለ ስር እንጂ በአንቀጽ 27(1) ሸ አይደለም፡፡ በተመሳሳይ መልኩ በሰ/መ/ቁ 39650 በመዝገቡ ላይ ተጠሪዎች የነበሩት ሰራተኞች በጥበቃ ስራ ላይ በነበሩበት ወቅት ስርቆት ሲፈጸም ጥፋተኛ የተደረጉት የመጠበቅ ግዴታቸውን በአግባቡ አልተወጡም በሚል ጥቅል ምክንያት እንጂ ማድረግ ያለባቸውን ባለማድረጋቸው ምክንያት ስርቆት መፈጸሙ ባልተረጋገጠበት ሁኔታ ነው፡፡ ተጠሪዎች ስርቆት በተፈጸመበት እለት የተወሰኑት ወይም ሁሉም የስራ ቦታቸውን ለቀው ስለመሄዳቸው፣ ከጥበቃ ተግባራቸው ተዘናግተው በወሬ መጠመዳቸው ወይም ሌላ በግልጽ የፈጸሙት የስራ ግድፈት በሌለበት ሁኔታ የተፈጸመው ስርቆት በአሰሪው ንብረት ላይ ጉዳት በማድረሱ ብቻ ተጠሪዎችን የጉዳቱ አድራሾች አያደርጋቸውም፡፡ ከዚያም አልፎ ተረኛ በነበሩበት ጊዜ ስርቆት መፈጸሙ ብቻውን የስራ ተግባራቸውን በአግባቡ አልተወጡም ሊያስብላቸው እንኳን አይችልም፡፡ ከፍተኛ የስራ ትጋትና የተጠናከረ ጥበቃ መኖር በራሱ ስርቆትን አያስቀርምና፡፡ በመሰረቱ ሰራተኛው በአንቀጽ 27(1) ሸ መሰረት የስራ ውሉ የሚቋረጠው በአሰሪው ንብረት ላይ ሊደርስ የነበረን ጉዳት ባለማክሸፉ ወይም ጉዳቱ እንዳይደርስ ባለማዳኑ ሳይሆን አንድን ተለይቶ የሚታወቅ ተግባር በማድረጉ ወይም ባለማድረጉ ምክንያት ጉዳት ሲደርስ ነው፡፡ ተጠሪዎችም ስርቆቱ እንዳይከሰት ማድረግ አለመቻላቸው በድንጋጌው መሰረት ጥፋተኛ አያሰኛቸውም፡፡ በሰ/መ/ቁ 90389 እንዲሁ ተጠሪ (ሰራተኛው) የጥበቃ ተረኛ በነበረበት ጊዜ ማንነታቸው የማይታወቅ ሰዎች ወደ ድርጀቱ ግቢ መግባታቸው በራሱ ግለሰቦቹን አስገብቷል የሚያስብል አይደለም፡፡ ከላይ በሰ/መ/ቁ 17189፣ 39650 እና 90389 ካየነው በተቃራኒ በሰ/መ/ቁ 34609፣ 37615 እና 86284 ሰራተኛው የስራ ግዴታው አካል የሆነና ተለይቶ የሚታወቅ የስራ ግድፈት በመፈጸሙ ምክንያት በአሰሪው ንብረት ላይ ለደረሰው ጉዳት ግልጽ የሆነ የምክንያትና ውጤቱ ግንኙነትን የሚያሳዩ ናቸው፡፡ ስለሆነም ሰራተኛው፤ ሲሰራበት የነበረውን የማሽን ቁልፍ ማስረከብ ሲኖርበት አለማስረከቡ (ሰ/መ/ቁ 37615) የተማሪዎችን ፈተና በጊዜ አለመመለሱ (ሰ/መ/ቁ 34669) በአዋጁ በተጣለበት ግዴታ እና አሰሪው በሰጠው ትዕዛዝ መሰረት ስራውን በግሉ አለመስራቱና በተቃራኒው ያለአሰሪው ፈቃድ የስራ ግዴታውን ለሌሎች ሰራተኞች ማስተላለፉ (ሰ/መ/ቁ 86284) በአጠቃላይ መደረግ የነበረበት ተለይቶ የሚታወቅ ድርጊት ባለመደረጉ የተነሳ የአሰሪው ንብረት ለጉዳት ተዳርጓል፡፡ በዚህ መልኩ አንድን ነገር ባለማድረግ የሚገለጽ ጉዳት የማድረስ ተግባር ግልጽ የሆነ የስራ ግድፈት በመሆኑ የስራ ግዴታን ካለመወጣት (ሰራን በአግባቡ ካለማከናወን) ጋር ሲነጻጸር ልዩነቱ ጐልቶ ይታያል፡፡ በማድረግም ሆነ ባለማድረግ ሰራተኛው ጉዳት የማድረስ ተግባር ፈጽሟል የሚባለው የአሰሪው በሆነ ንብረት ላይ በእርግጥም ጉዳት ሲደርስ ነው፡፡ የደረሰው ጉዳት በተጨባጭ የሚታይ በሚሆንበት ጊዜ (ለምሳሌ በአሰሪው አውቶብስ ላይ በግጭት የሚደርስ ጉዳት፤ ተጨማሪ የገንዘብ ወጪ፣ የገንዘብ ምዝበራ ወይም ስርቆት) ጉዳት ስለመድረሱ አካራካሪ አይሆንም፡፡ በሰበር ችሎት ከተሰጡት ውሳኔዎች ለመረዳት እንደሚቻለው የጉዳት መድረስ ሰፋ ያለ ትርጉም ተሰጥቶታል፡፡ ለምሳሌ በሰ/መ/ቁ 80284 የተረጋገጠና ሊደረሰ የነበረ ጉዳት በአንቀጽ 27(1) ሸ ስር እንዲወድቅ ተደርጓል፡፡ በዚህ መዝገብ በአሰሪው ንብረት ላይ ጉዳት አድርሷል በሚል ከስራ የተሰናበተው ሰራተኛ የመቆጣጠር ኃላፊነቱን በሚገባ ባለመወጣት የስራ ግዴታውን ለሌሎች ሰራተኞች አሳልፎ በመስጠቱ በመኪና ላይ እንደተጫነ ማረጋገጫ ከሰጠበት ጆንያ ውስጥ 190 የድርጅቱ ጆንያ በትርፍነት በጥበቃ ሰራተኞች ተይዟል፡፡ ሊደርስ የነበረው ጉዳት ከሰራተኛው ውጪ ባለ ምክንያት ሳይደርስ መቅረቱ ከአንቀጽ 27(1) ሸ አንፃር ትርጉም ባይሰጥበትም ችሎቱ ስንብቱን በአንቀጽ 27(1) ሸ ስር ህጋዊ ሆኖ አግኝቶታል፡፡ በሰ/መ/ቁ 90389 እና 64988 የሰበር ችሎት ለአሰሪ ንብረት የተለጠጠ ትርጉም በመስጠቱ የጉዳት ትርጉምም በዛው ልክ ሰፍቷል፡፡ በሰ/መ/ቁ 90389 በአሰሪው ላይ ደረሰ የተባለው ጉዳት የአሰሪው ደህንነትና ፀጥታ ለአደጋ መጋለጡ ሲሆን በሰ/መ/ቁ 64987 ደግሞ ሰራተኛው በጋዜጣ ሰጠ በተባለው ሀሰተኛ መግለጫ ምክንያት አሰሪው በመልካም ስሙና ክብሩ ላይ ጉዳት እንደደረሰበት አቋም ተይዟል፡፡ በተለይ በዚህኛው መዝገብ ላይ ችሎቱ የተጠሪ (ሰራተኛው) ተግባር በአሰሪው መልካም ስምና ዝና ላይ ወዲያውኑ ወይም ወደፊት ጉዳት ሊያደርስ የሚችል ተግባር እንደሆነ በመግለፅ ወደፊት ሊደርስ የሚችል ጉዳትም በአንቀጽ 27(1) ሸ ስር እንዲወድቅ አድርጐታል፡፡ ከባድ ቸልተኝነት የሰበር ችሎት የከባድ ቸልተኝነትን መለኪያ በሰ/መ/ቁ 41115 (አመልካች ሜድሮክ ኮንስትራክሽን ኃላ.የተ.የግል ማህበር እና ተጠሪ አቶ ሞገስ ሽፈራው የካቲት 26 ቀን 2001 ዓ.ም ቅጽ 8) እንደሚከተለው አስቀምጦታል፡፡ “ከባድ ቸልተኝነት የሚለውን ቃል መለኪያ በተመለከተ ህጉ በግልጽ አያሳይም፡፡ ይሁን እንጂ ቸልተኝነት የጥንቃኔ ጉድለት እንደመሆኑ መጠን የጥንቃቄ አይነትና ደረጃ እንደየድርጊቱና አድራጊው የስራ ድርሻ አኳያ በመመልከት ምላሽ ለማግኘት አያዳግትም” በሰ/መ/ቁ 41115 ተጠሪ በሚያሽከረክሩት የአመልካች ድርጅቱ መኪና ላይ ቁልፉን ትተው በመሄዳቸው ረዳታቸው መኪናውን አንቀሳቅሶ በማጋጨቱ ጉዳት ደርሷል፡፡ በዚህም የተነሳ ከስራ ተሰናብተዋል፡፡ ስንብቱን በመቃወም ተጠሪ ክስ ሲያቀርቡ ጉዳዩን የመረመረው የመጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት የተጠሪ ተግባር ከባድ ሊባል የሚችል ቸልተኝነት ሆኖ ስላላገኘው ስንብቱ ከህግ ውጭ ነው በማለት ውሳኔ ሰጥቷል፡፡ የይግባኝ አቤቱታ የቀረበለት የከ/ፍ/ቤትም ይግባኙን ሰርዞታል፡፡ በመጨረሻም አመልች የሰበር አቤቱታ በማቅረቡ የተጠሪ አድራጐት በከባድ ቸልተኝነት ስር ሊወድቅ ስለመቻሉ በጭብጥነት ተይዞ ችሎቱ ከላይ ባስቀመጠው መለኪያ መሰረት የተጠሪ የጥፋት ደረጃ ከባድ ቸልተኝነትን ሊያቋቁም የሚችል መሆኑ አለመሆኑ ከስራቸው ባህርይ አንፃር ተመልክቷል፡፡ በዚሁ መሰረት ተጠሪ በስራቸው ሹፌር ከመሆናቸው አንፃር ጥንቃቄ ማድረግ ከሚገባቸው ነገሮች አንዱ የመኪናቸውን ቁልፍ አያያዝ በመሆኑ ቁልፉን በመኪናው ላይ በማናቸውም ጊዜና ቦታ ትተው ሊወርዱ እንደማይገባ በመጠቆም የቸልተኝነት ደረጃው ግን ከባድ ተብሎ እንደማይፈረጅ ችሎቱ ድምዳሜ ላይ ደርሷል፡፡ ለዚህ የሰጠው ምክንያት የሚከተለው ነው፡፡ “…መኪናው ቁሞ የነበረበት ቦታ አመልካች ድርጅት ግቢ ውስጥ ከመሆኑ እና ቁልፉን አንስተው መኪናውን በማንቀሳቀስ በሌላ መኪና ላይ ጉዳት እንዲደርስ በቀጥታ አስተዋጽኦ [ያደረገው] የመኪናው ረዳት መሆኑ መረጋገጡ ከረዳቱ አስፈላጊነት አንፃር ሲታይ የተጠሪ የጥንቃቄ ጉድለት የከባድ ቸልተኝነት መለኪያ ሊያሟላ ይችላል ተብሎ የሚወሰድ አይደለም፡፡ ተጠሪ ቁልፉን በመኪናው ውስጥ ረዳቱ ባለበት ሁኔታ ትቶ መውረዱ ትክክለኛ አዕምሮ ባለው ሰውና በተጠሪ የግል ሁኔታ መመዘኛ መሰረት ከባድ ቸልተኝነትን ሊያሳይ የሚችል አይደለም፡፡” ከባድ ቸልተኝነት ተለይቶ በተቀመጠ መለኪያና ሚዛን መሰረት የሚወሰን እንደመሆኑ በማስረጃ የሚረጋገጥ የፍሬ ነገር ጥያቄ አይደለም፡፡ በማስረጃ የሚረጋግጠው መለኪያውን የሚያቋቁሙት ፍሬ ነገሮችን እንጂ ከባድ ቸልተኝነት አይደለም፡፡ ለምሳሌ የተጠሪ የስራ ድርሻ ሹፌርነት መሆኑ፣ የመኪናውን ቁልፍ ረዳታቸው መኪናው ውስጥ እያለ ትተው መውረዳቸው፤ መኪናው በአመልካች ድርጅት ግቢ ውስጥ መቆሙ እንዲሁም ጉዳት አድራሹ የተጠሪ ረዳት መሆኑ ሁሉም በማስረጃ የሚረጋገጡ ፍሬ ነገሮች ናቸው፡፡ ከእነዚህ ፍሬ ነገሮች በመነሳት ከባድ ቸልተኝነት ስለመኖሩ (ስላለመኖሩ) ድምዳሜ ላይ መድረስ ደግሞ በቀጥታ በማስረጃ የማይረጋገጥ የህግ ጥያቄ ነው፡፡ በሰ/መ/ቁ 42873 (ያልታተመ) ተጠሪ የነበረው ሰራተኛ የሚያሽከረክረውን የአመልካች መኪና በመኪኖች መውጪያ በር በኩል ማውጣት ሲገባው በመኪኖች መግቢያ በር በኩል በማውጣቱ በአውቶቡሱ ላይ ጉዳት ማድረሱ በማስረጃ ቢረጋገጥም ጉዳዩን በመጀመሪያ ያየው ፍ/ቤት ተጠሪ ሆነ ብሎ ወይም በከባድ ቸልተኝነት ጉዳት ማድረሱን አመልካች አላስረዳም በማለት ከባድ ቸልተኝነትን እንደ ፍሬ ነገር ጥያቄ በመቁጠር ውሳኔ ሰጥቷል፡፡ የሰበር ችሎት ውሳኔውን ሲሽር ቸልተኝነት በምስክር ቃል የሚረጋገጥ ፍሬ ነገር አለመሆኑን በሚከተለው መልኩ ገልጾታል፡፡ “[ተጠሪ] ቸልተኛ መሆኑ የሚያሳየውም ድርጊቱ እራሱ እንጂ በሌላ ሰው (ምስክር) በሚነገር ቸልተኛ ነው በሚል ቃል ወይም አገላለጽ አይደለም፡፡” ምንም እንኳን በሰ/መ/ቁ 41115 እና 42873 ወጥነት ባለው መልኩ ከባድ ቸልተኝነት የህግ ጥያቄ ስለመሆኑ በችሎቱ አቋም የተያዘበት ቢሆንም በሰ/መ/ቁ 52181 (አመልካች የኢትዮጵያ አየር መንገድ እና ተጠሪ አቶ ዳምጠው አንጐ ግንቦት 23 ቀን 2002 ዓ.ም ያልታተመ) የተሰጠው ውሳኔ ከሁለቱ ማፈንገጥ ታይቶበታል፡፡ በዚህ መዝገብ ተጠሪ የሻንጣ መጐተቻ ታግ ከአውሮፕላን ጋር በቸልተኝነት አጋጭተዋል በሚል ከስራ የተሰናበቱ ሲሆን ስንብቱን ተከትሎ ክስ በማቅረባቸው ጉዳዩን ያየው ፍ/ቤት፤ “አሠሪ ሠራተኛውን ያለ ማስጠንቀቂያ ለማሰናበት የሚችለው ጉዳት ያደረሰው በቸልተኝነት የተለመደ አሰራርን ወይም ደንብን [የጣሰ] የሆነ እንደሆነ ነው፡፡” የሚል ምክንያት በመስጠት ስንብቱን ከህግ ውጭ በማድረግ ውሳኔ ሰጥቷል፡፡ ይግባኝ የቀረበለት የከፍተኛው ፍ/ቤት የግራ ቀኙን ክርክር ከሰማ በኋላ ተጠሪ በከባድ ቸልተኝነት ጉዳት ያደረሰ ስለመሆኑ አመልካች የማስረዳት ሸክሙን አልተወጣም በሚል የስር ፍ/ቤትን ውሳኔ አፅንቶታል፡፡ የስር ፍ/ቤቶች ከባድ ቸልተኝነትን እንደ ፍሬ ነገር በመቁጠር የሰጡት ውሳኔ መሰረታዊ የህግ ስህተት የተፈጸመበት ቢሆንም የሰበር ችሎት ስህተቱን ከማረም ይልቅ የስር ፍ/ቤቶችን ስህተት ደግሞታል፡፡ ችሎቱ በቀረበለት የሰበር አቤቱታ መነሻነት ጉዳዩን የመረመረው ተጠሪ ሲያሽከረክረው በነበረው የእቃ መጫኛ ታግ አውሮፕላኑን የገጨው በከባድ ቸልተኝነት ነው ወይስ አይደለም? የሚል ጭብጥ በመመስረት ሲሆን ለጭብጡ ምላሽ የሰጠው ግን ተለይቶ በተቀመጠ የከባድ ቸልተኝነት መለኪያ ሳይሆን በማስረጃ ላይ ነው፡፡ በጭብጡ ላይ የችሎቱ ሐተታ እንደሚከተለው ይነበባል፡፡ “…ስለአደጋው ምርመራ እንዲያደርግ የተቋቋመው ኮሚቴ ያቀረበውን ሪፖርት በህብረት ስምምነቱ መሰረት የተቋቋመው የቅሬታ ሰሚ ኮሚቴ ያቀረበውን የውሳኔ ሀሳብ የአመልካች ዋና ስራ አስፈጻሚ ያልተቀበለው ቢሆንም ፍሬ ጉዳይ የማጣራትና የመመዘን ስልጣን ያላቸው ፍ/ቤቶች የአደጋ ምርመራ ሪፖርት ያቀረበው ኮሚቴና የቅሬታ ሰሚ ኮሚቴ ያቀረቡትን ሪፖርት ታዓማኒነትና ክብደት ያለው ማስረጃ መሆኑን በመመዘን አደጋው በተጠሪ ከባድ ቸልተኝነት ሳይሆን [በ]ስራ መደራረብ ምክንያት ተጠሪ አጋጥሞት በነበረው ተፈጥሯዊ የሰውነት መድከም የመጣ ነው፡፡ አመልካች ተጠሪ በከባድ ቸልተኝነት አውሮፕላኑ ላይ አደጋ ያደረሰ መሆኑን አላስረዳም በማለት ወስነዋል፡፡ ስለሆነም የመጀመሪያ ፍ/ቤትና የከፍተኛ ፍ/ቤት ፍሬ ጉዳይ በማጣራትና ማስረጃ በመመዘን የደረሱበት ድምዳሜ የማጣራት ስልጣን ለሰበር ችሎት በፌደራል ህገ መንግስት አንቀጽ 80 ንዑስ አንቀጽ 3(ሀ) እና በአዋጅ ቁ. 25/88 አንቀጽ 10 ከተሰጠው ስልጣን ውጭ በመሆኑ አደጋው የደረሰው በተጠሪ ከባድ ቸልተኝነት ነው በማለት አመልካች ያቀረበውን ክርክር አልተቀበልነውም፡፡” [1] ውሳኔ የተሰጠው በተሻረው አዋጅ ቁጥር 42/85 መሰረት ቢሆንም ይህን ጉዳይ አስመልክቶ የድንጋጌው ይዘት ያልተለወጠ በመሆኑ በሰ/መ/ቁ. 18419 ችሎቱ በሰጠው ውሳኔ መሰረት በአዋጅ ቁጥር 377/96 ለሚነሱ ተመሳሳይ ጥያቄዎችም ተፈጻሚነት አለው፡፡
በይዘቱ መርዘኛ የሆነውን ፈሳሽ “ጠበል” ወይም “የወይን ጭማቂ” ቢሉት፣መርዝነቱን አይለቅም። ኮሶን በወርቅ ዋንጫ ውስጥ አሳምረው ቢያቀርቡትና ማር ነው ቢሉት ኮሶነቱን አይለውጥም፣ ያው ኮሶ ነው።በተመሳሳይም በማንኛውም አካል የሚደረግ ውጫዊ አቀራረብና ስያሜ ውስጣዊ ይዘትና ጸባዩን ወይም ማንተቱን አይቀይረውም።ፉንጊትን ቆንጂት ቢሏት፤ ያው ፉንጊት ነች።ስሟ ስለተለወጠ ቆንጆ አትሆንም። በዚህ እርእስ ይህንን ጽሁፍ ለማዘጋጀት የገፋፋኝ በአገራችን በኢትዮጵያ ላለፉት አርባ አምስት ዓመታት የሰፈነው የፖለቲካ ስርዓትና አንቀሳቃሾች በዬጊዜው ስልጣን ላይ ሲወጡ ወይም ስልጣን ከያዙ በዃላ ስም እየቀያየሩ፣ ሳይለወጡ ስማቸውን እዬለወጡ ሕዝብን ማምታታታቸው የተለመደ ባህል እዬሆነ መምጣቱን በማዬቴ ነው። በ1966 የተቀሰቀሰውን የለውጥ ማዕበል ሕዝባዊ እንቅስቃሴን ተገን አድርጎ በሰኔ 1 ቀን 1966 ዓም ከሥልጣን መንበር ላይ የተፈናጠጠው የወታደር መንጋ ፣በመጀመሪያ የሕዝቡን ቀልብ በሚስብ “ኢትዮጵያ ትቅደም” በሚል መፈክር መሿለኪያ ተብሎ ይጠራ በነበረው አካባቢ በአራተኛ ክፍለጦር ካምፕ ውስጥ ለሁለት ወራት አስተባባሪ ኮሚቴ በሚል መጠሪያ ከቆዬ በዃላ በሦስተኛው ወር ላይ ደርግ የሚል መጠሪያ አንግቦ እስከ መስከረም ሁለት ቀን 1967ዓም ድረስ አዘገመ።በመስከረም ሁለት ቀን 1967 ዓም ጊዜያዊ ወታደራዊ መንግሥት ነኝ ብሎ አወጀና በአራት ኪሎ ቤተመንግሥት ዙፋን ላይ ወጣ። ገና ከውጥኑ ጀምሮ በወታደሩ ክፍልና በሕዝቡ ተቃውሞ ሲነሳበት በጉልበት እዬደፈጠጠ ስልጣኑን በሽብር እርምጃ አጠናከረ።የሕዝቡ አለመደራጀትና የፖለቲካ ንቃት ማነስ ብሎም ነቅተናል የሚሉት ምሁራኖች በከፈቱት የእርስ በርስ ቅራኔና ግጭት ደርግ ካለምንም ችግር በስልጣኑ ላይ ለአስር ዓመት በወታደር መንግሥትነት ቆዬ። የወታደር መንግሥትነት አላዋጣው ሲል ወታደራዊ ልብሱንና መለዮውን አውልቆ ጥሎ ቱታ በመልበስ የሰራተኛው መደብ ተወካይ ነኝ በማለት የኢትዮጵያ ሰራተኞች ፓርቲ ኢሰፓ ሆኛለሁ ብሎ አወጀ።በነዚህ የተለያዩ ስያሜዎችና የሥልጣን እርከኖች ግን የወታደሮቹን ማንነት፣አምባ ገነንነት፣ገዳይነትና አረመኔነት ከስልጣን ተወግደው እስከተበታተኑበት እለት ድረስ ሊለውጠው አልቻለም።ባደረጉት አራት የስም ለውጥ ሳይለወጡ ያው የመጀመሪያዎቹ ለስልጣን ያበዱ እብዶች እንደሆኑ ታሪካቸው ተደመደመ።የሁሉም ነገር መጀመሪያ እንዳለው ሁሉ መጨረሻም አለውና ፣የደርግም ዕድሜ መጨረሻ ሆነ፤አገሪቱም ለሌላ አምባገነን የጎሳ ስብስብ ተጋለጠች። አሁን ላለፉት 28 ዓመታት በስልጣን ላይ ተቀምጦ አገራችንን የሚያምሰው የወያኔ መራሹ የኢሕአዴግ መንግሥትንም ታሪክ ብናይ ከዚሁ የተለዬ አይደለም።ላለፉት 27 ዓመታት በውስጡ ባጠራቀማቸው የጎሳ ድርጅት ድምር ውጤት የሆነው ኢሕአዴግ የትግሬ ነጻ አውጭ ግንባር፣ብሔረ አማራ ፣የኦሮሞ ሕዝብ፣የደቡብ ሕዝቦች በማለት በክልል ከፋፍሎ፣እየገደለ፣እያሰረ፣እያኮላሸ፣እያፈናቀለ፣እዬዘረፈ ሲገዛ ከቆዬ በዃላ የሕዝቡ የማያቋርጥ ትግል ወጥሮ ሲይዘው ከአምስት ወራት ወዲህ ተፈጥሮውን ሳይሆን ብልሃቱንና ስልቱን በመቀየር ብቅ አለ።የፈረደበት ሕዝብ በሚሰማው ዲስኩርና አንዳንድ የጥገና ለውጥ በደስታ ተስፋ አድርጎ አጨበጨበ።በተግባር ግን አሁንም በየቦታው መፈናቀሉና ግድያው እንደቀጠለ ነው። አሁን ሰሞኑን ደግሞ እያንዳንዳቸው የኢሕአዴግ አባል ድርጅቶች የየበኩላቸውን ስብሰባ/ጉባኤ በማካሄድ ከስማቸው ውስጥ ሕዝብና ድርጅት የሚሉትን ሁለት ቃላት አንስተው የዴሞክራሲ ፓርቲዎች ሆነናል ብለው ብቅ ብለዋል። የኢትዮጵያ ሕዝብ ሲታገልና የህይወት መስዋእት ሲከፍል የኖረው ሁለቱን ቃላት ለውጣችሁ በስልጣኑ ላይ ቆዩ ብሎ ሳይሆን ወግዱልኝ ብሎ ነው።የስርዓት ለውጥ እፈልጋለሁ፣እናንተ በቃችሁኝ፤እንደኮሶ መረራችሁኝ ብሎ ነው።የአገሬን አንድነት የሚያፈርስ ሕገመንግሥታችሁን አልፈልግም፣በቋንቋ ተዋረድ ያቆማችሁት የክልል ግምብ ይፍረስ ብሎ ነው። እነሱ ግን አይናቸውን በጨው አጥበው በአዋሳ ከተማ ባካሄዱት የ11ኛው ጉባኤያቸው ላይ ሕዝብ የሚፈልገውን ለውጥ ይዘን፣ እኛም ተለውጠን መጥተናል፤በስልጣኑም ላይ ለመቆዬት የሚረዳ ብቃት ያለው ተቋምና አመራር መስርተናል፤ በማለት የጉባኤ መደምደሚያ መግለጫ አውጥተዋል።ለቀጣይ የኢሕአዴግ ስርዓት በውስጣቸው ያለውን ልዩነት አሶግደው በአንድነት መነሳታቸውን በዚሁ የ11ኛው ጉባኤ ማጠቃለያ ባወጡት መግለጫቸው አስረግጠዋል።በዚሁ መግለጫ ሕገመንግሥቱና የዘረጉት ጎሰኛ የክልል አስተዳደር እንደሚቀጥል ይፋ አድርገዋል።ይህች ነች ጨዋታ! እውነትም መለወጥ!! የኢትዮጵያ ሕዝብ የዴሞክራሲ ስርዓት ይስፈን ብሎ ታገለ እንጂ እነሱ የዴሞክራሲ ታርጋ ለጥፈው በቀጣይነት ጸረ ዴሞክራሲና ጸረ ኢትዮጵያ የሆነውን መመሪያ ሕገ-መንግሥት ተብዬ ተሸክመው በስልጣን ላይ እንዲቆዩ አልጠዬቀም።ዴሞክራሲ የምትለዋን ሁለገብ ቃል ቀርቶ መለኮታዊ ስያሜ ቢይዙ ሕዝቡ አይቀበላቸውም።ኢሕአዴግና ሕዝቡ ሆድና ጀርባ ከሆኑ ቆይቷል።ሕዝቡ የሚፈልገው የስም ለውጥ ሳይሆን የመሪዎች ስነምግባርና የስርዓት ለውጥ ነው።የአንድን አገር ሕዝብ “ሕዝቦች” ፣ለመገንጠል እንዲረዳም ነገድ ወይም ጎሳን “ብሔርና ብሔረሰብ ” እያለ የሚለያይን አጠራር የሚጠቀም ስርዓት ይለወጥ፤ ፖለቲካው በጎሳ ማንነት ሳይሆን በኢትዮጵያዊ ማንነት መርሆ ላይ ይነደፍ! ብሎ ነው የሚታገለው።ይህንን የሕዝብ ጥያቄ ተቀብሎ አግባብ ያለው መልስ ካልሰጠ ኢሕአዴግ ምንም ጊዜ ቢሆን፣የትኛውንም መጠሪያ ሰሌዳ ቢያነግብ ከሕዝቡ ጋር ሊታረቅ አይችልም። ምናልባት ኢሕአዴግ ከሕዝቡ ጋር ለመቀራረብ የሚችልበትና ለይቅርታ የሚበቃበት መንገድ ቢኖር፣ 1 አሁን ያለው ሕገመንግሥት ተሰርዞ ሕዝብ የተካፈለበትና የኢትዮጵያን አንድነትና የሕዝቡን ሙሉ መብት የሚያረጋግጥ፣የክልልን ግምብ የሚያፈራርስ፣በጎሳና በእምነት ዙሪያ የፖለቲካ ድርጅትንና እንቅስቃሴን የሚከለክል ሕግ ለማውጣት ፈቃደኛ ሲሆንና ሲተባበር፣የሚዲያው ዘርፍ ነጻና ለሁሉም የፖለቲካ ድርጅት እኩል ድርሻ ሲኖረው 2 ላለፉት 27 ዓመታት፣አሁንም በቅርቡ በአዲስ አበባ ከተማና አካባቢዋ የሽብር ተግባር ላይ የዋሉትን ጨምሮ፣ በአገሪቱና በሕዝቡ ላይ ወንጀል የፈጸሙትን፣የገደሉ፣ያስገደሉ፣ያሰቃዩ፣ያፈናቀሉና የመዘበሩ ሁሉ ለፍርድ ሲያቀርብና የሕግ የበላይነት በተግባር እንዲረጋገጥ ሲያደርግ።ለወደፊቱም የሕዝብን ሰላማዊ ኑሮና ደህንነት ለማስጠበቅ በተግባር ላይ ሲንቀሳቀስ 3 ለመሚጣው ምርጫ ሁሉም የፖለቲካ ፓርቲዎች እራሱንም ኢሕአዴግን ጨምሮ የሚዘጋጁበት የሽግግር መንግሥት እንዲቋቋም ፈቃደኛ ሲሆንና ሥልጣኑን ለዚያ ሁሉንም ላካተተ አካል ለሚመርጠው ጊዜያዊ አስተዳደር ወይም ጊዜያዊ ሕዝባዊ መንግሥት ለማስረከብ ዝግጁ መሆኑን በተግባር ሲገልጽ።እራሱ ኢሕአዴግ የችግሩ ምንጭ መሆኑ እዬታወቀ የሽግግር መንግሥት ሊሆን አይችልም። በስልጣን ላይ ተቀምጦ የሚካሄድም ምርጫ ታማኝነት የለውም፤በዓለም ከሚካሄዱትም ምርጫዎች የተለዬ ያደርገዋል። 4 በከባቢና በክልል ደረጃ በተደጋጋሚ የታዬውን የፖሊስን ወገንተኛ አሰራር ለመከላከል የክልል ፖሊስ በመባል የተቋቋመውን ጎሳ ተኮር ተቋም አፍርሶ በፌዴራሉ የፖሊስ ተቋም ስር እንዲጠቃለል ማድረግ ለሰላምና ለለውጥ ለመነሳቱ አንዱ ምልክት ይሆናል። እነዚህን ማሟላት ለተደቀነው አገር አቀፍና መጠነ ብዙ ችግር ለዘለቄታው ለመፍታት የሚረዳ ቁልፍ ወይም መንደርደሪያ ይሆናል።አሁን በሥልጣን ላይ ያለው ቡድን እነዚህን ለማሟላት ፈቃደኛ የማይሆን ከሆነ ለለውጥ ሳይሆን ለነውጥ የተዘጋጀ መሆኑን ያረጋግጣል። ስለሆነም የስም መቀያዬሩ “መልከ ጥፉን በስም ይደግፉ” እንደሚባለው ይሆንና ደርግን በተለያዬ ስሞች መጠራቱ ከገዳይነቱ እንዳልቀዬረው ሁሉ ኢሕአዴግንም አሁን በሚለጥፈው የተለያዬ መጠሪያ ከወንጀሉና ከተመሰረተበት የጎሰኝነት ዓላማው አያላቅቀውም።አሁንም በኢሕአዴግነቱ የነደፈውን ጸረ ሕዝብና ጸረ ኢትዮጵያ ሕገመንግሥት ተሸክሞ የሚሄድ ከሆነ ዴሞክራቲክ ሆኛለሁ ብሎ ቢጮህ የሚሰማው አይኖርም።ቢኖርም እያደር ሲገለጥለት አይንህን ላፈር ይለዋል።ጉድና ጅራት ከበስተዃላ ነው! የጉባኤው መግለጫ ይፋ እንዳደረገው ኢሕአዴግ በውስጡ ምንም አይነት ልዩነት ሳይኖር አንድነቱን እንዳጠናከረ ገልጿል።ያም ማለት የዓላማ ልዩነት የለም ማለት ነው።ወያኔና ሌሎቹ የኢሕአዴግ አባል ድርጅቶች የሚመሩበትንና የተመሰረቱበትን ዓላማና ሕገ መንግስት ይዘው ይቀጥሉበታል ማለት ነው።እንዲያ ከሆነ ደግሞ ኢሕአዴግ በሌላ ሕዝባዊ ሃይል መለወጥ የሚገባው እንጂ እራሱን ለውጦ ኢትዮጵያን ሊለውጥ የማይችል ጸረ ለውጥ ቡድንነቱን ያረጋግጣል። እያንዳንዱ የኢሕአዴግ አባል” ዴሞክራቲክ ፓርቲ” የምትለዋን ቃል ለጥፎ ቢመጣና በጥምርም” የኢትዮጵያ ዴሞክራቲክ ፓርቲ” ሆኖ ቢቀርብ ኢሕአዴግ ዴሞክራት ሆነ ማለት አይደለም፤ደርግን የሰራተኛው ፓርቲ ብሎ መምጣቱ የሰራተኛው ፓርቲ እንዳላደረገው ሁሉ።ግለሰቦችን ከኢሕአዴግ የጎሳ ሳጥን ውስጥ እያወጣ ባለሥልጣን ቢያደርጉ ባረፈ ጉልበት የሚተካኩበት ሂደት እንጂ ስርዓቱ ተለወጠ ማለት አይደለም።ሴቶችን በሥልጣን ላይ ማምጣት የሴቶችን እኩልነት እንደሚያከብር ለማሳዬት ከመሆኑ ባሻገርና ተገቢነቱ ቢታመንበትም ወንዶቹም ሆኑ ሴቶቹ የሚከተሉት መመሪያና አቋም የኢሕአዴግ ፍልስፍናና የጎሳ ፖለቲካ እስከሆነ ድረስ ያው በገሌ ነው።የፖለቲካን እምነት ጎሳና ጾታ አይለውጠውም። የአንድነት ሃይል ወይም ሕብረ-ብሔራዊ የሚባሉትን በጎሳ ስም ያልተደራጁትን የፖለቲካ ድርጅቶች በሚመለከት እነዚህም ቢሆኑ የሚጠሩበትን ስም በተግባር የሚተገብሩ አልሆኑም ።ከአንድነትና ጠንክረው ግዙፍ ሃይልና አማራጭ ከመሆን ይልቅ በሆነ ባልሆነው ጥቃቅን ልዩነት ወይም በግል የስልጣን ሽኩቻና አባዜ ተለያይተው ስማቸውን ብቻ ሳይሆን ቁጥራቸውን ለማወቅ አዳጋች ሆነዋል።አንዳንዶቹም ከጎሳ ድርጅቶች ጋር ተጣብቀው ውዥንብር ውስጥ ገብተዋል።መቼም ቢሆን መቼም በዘመናችን ግፋ ቢል ከአራት የበለጠ የፖለቲካ ፍልስፍና ወይም መስመር የለም።በእኛ አገር ውስጥ ግን ከ80 በላይ የፖለቲካ ፓርቲዎች ሲኖሩ አሁን እንኳን ሰሞኑን በኢሕአዴግ 11ኛ ጉባኤ ላይ ድጋፋቸውን የሰጡት 18 ሕብረ-ብሔራዊ ነን ባዮች ድርጅቶች ናቸው።ታዲያ ኢሕአዴግ አራት ሆኖ እንደ አንድ ቆሞ አገር በሚያምስበት ወቅት 80 ወይም 18 የተለያዬ ስምና ዓላማ ያለው ድርጅት ሆኖ ምን አይነት ተቃውሞና አገራዊ ፖለቲካ ማራመድ ይቻላል? መልሱን ለነሱው እተወዋለሁ።እስከ አሁን ድረስ ባደረጉት መዝረክረክና ቡድናዊ ፍላጎት የተነሳ ሕዝቡ ተስፋ እንዲቆርጥና ለአሕአዴግ የተመቼ ያደረጉት መሆናቸውን ተቀብለው ከጥፋታቸው ተምረውና ታርመው ለእውነተኛ ለውጥና ለአንድነት የተነሱ አማራጭ መሆናቸውን በተግባር ሊያሳዩ ይገባል።አንድነትን በተግባር ያላሳዬ ስለአንድነት ሊቆምና ሊያወራ አይችልም።መጀመሪያ በውስጣቸው ያለውን ጥቃቅን ልዩነት አሶግደው በአንድ ጠንካራ ኢትዮጵያዊነት የሚጠራ ድርጅት ሊፈጥሩ ይገባል።በስመ አንድነት ሃይል የጎሳ ድርጅቶችን ተሸክሞ መሄድ ከጥቅሙ ጉዳቱ ያመዝናል።ያሉት የጎሳ ድርጅቶች በሙሉ የኢሕአዴግን ሕገመንግሥት የሚቀበሉ ናቸው።ቅድሚያ ለጎሳቸው እንጂ ለኢትዮጵያ አንድነት አይደለም። አንድ ድርጅት መፍጠር ካልተቻለና የመስመር ልዩነትም ሊኖር ስለሚችል ግፋ ቢል ወደ ሶስት ሕብረ-ብሔራዊ ፓርቲ ሊጠጋጉ ይገባቸዋል።ከዚያ በላይ ሕዝቡን ከማደናገር ያለፈ ጥቅም የለውም።”ጨው ለራስህ ስትል ጣፍጥ አለዚያ ድንጋይ ነው ብለው ይወረውሩሃል” እንደሚባለው ሕዝብ ጠብቆ ጠብቆ ለውጥ ካላዬ እንኳንስ ሊመርጣቸውና ሊከተላቸው ቀርቶ መኖራቸውንም ይረሳል።ተባብረው አንድ ከሆኑ ግን ከነሱ ጎን ይሰለፋል፤የፈለጉትን ያደርጋል።መርተውም ለድል ያበቁታል።ለዚያም የመጀመሪያው እርምጃ መሆን የሚገባው፣- ኢሕአዴግ የራሱን መንገድ ቀይሷል፤ያልቀየሰው አማራጭ ነኝ የሚለው ሕብረ-ብሔራዊው ጎራ ነው።የኢትዮጵያን ሕዝብ ጥያቄ የሚመልስና የአገሪቱን አንድነትና ነጻነት የሚያረጋግጥ ራዕይ ያለው መርሃ ግብር ነድፎ የመታገልና የማታገሉ ሥራ ገና አልተነካም።ከፊቱ ተደቅኖ ይጠብቀዋል። በኢሕአዴግ ጉባኤ ላይ እዬተገኙ አድማቂ ከመሆን በተረፈ የራሳችሁን ስብሰባ /ጉባኤ ለማካሄድ ተዘጋጁ።ኢሕአዴግ በየቦታው ለሚያካሂደው ስብሰባ ከአገር ካዝና በመጠቀም ከሆነ፣ እናንተም ለመጠቀም መብታችሁ መሆኑን አትዘንጉት። ያም ባይሳካ በገንዘብ ምክንያት ሊሠራ የሚገባው ጉዳይ መጓተት የለበትም።ለስብሰባ የግዴታ ትልቅና ያማረ ውድ አዳራሽ መያዝም አያስፈልግም።ወሳኙ የቦታ መስፋትና ማማር ሳይሆን የአስተሳሰብ መስፋት ነው።የየድርጅቱ ተወካዮች ጠቅላላ ቁጥር ግፋ ቢል ከመቶ አይበልጡም፤ ከታዛቢ እንግዶች ጋር 150 ቢሆኑ ነው።በዚህ ቅጥ አምባሩ በጠፋበትና አማራጭ አልባ በሆነበት ወቅት ጊዜ ሳትፈጁ የራሳችሁን ጉባኤ አካሂዳችሁ ዓላማ ነድፋችሁ ለሕዝቡ አማራጭ ሆናችሁ ቅረቡለት።አለበለዚያ ያው እንደ መግቢያው ትንታኔ ስም ብቻ ተሸክማችሁ፣ያልሆናችሁትን ሆናችሁ ትቀራላችሁ። ከጥቅማችሁ ጉዳታችሁ ያመዝናል።አማራጭ ሳትሆኑ ሕዝብ ለጠላው ስርዓት አጫፋሪና የባዶ ዴሞክራሲ ጭንብል /ተምሳሌት/ ሆናችሁ ትኖራላችሁ። አሁን ያላችሁበትንም ሁኔታ ማጤንና ማሰላሰል ተገቢ ነው።ያላችሁት በቁም እስረኛነት ነው።በሆነ ባልሆነው ሰበብ ወይም ተራ በተራ በሚስጢር ልትጠፉ እንደምትችሉ ወይም በውስጣችሁ ለጥቅም ያደሩ ሰላዮችን በማሰማራት ልትዳከሙ እንደምትችሉ አስቡት።ለደህንነታችሁ ዋስትና የሚሆን ጠንካራ የኢንተሊጀንሲ /መረጃ ተቋም ሊኖራችሁ ይገባል።ከሁሉም በላይ ዋስትናችሁ ሕዝቡ ነውና ከሕዝቡ ጋር አንድ የሚያደርጋችሁን ዓላማ ይዛችሁ ሥራ ለመሥራት በአንድነት ቁሙ።
የሳዑዲ አረቢያው አልጋ ወራሽ ሞሃመድ ቢን ሳልማን በዘውዳዊ ዐዋጅ የጠቅላይ ሚኒስትርነት ማዕረግን ያጠለቁት ዩናይትድ ስቴትስ ውስጥ በተለይም በጋዜጠኛ ጀማል ካሾግጂ ግድያን በተመለከተ ከተመሠረተባቸው ክስ ከልላ ለማግኘት ነው ሲሉ ተቺዎች በመናገር ላይ ናቸው ሲል የኤኤፍፒ ዜና ወኪል ዘግቧል። የአልጋ ወራሹ አዲስ ተጨማሪ ማዕረግ የታወጀው የፕሬዚዳንት ጆ ባይደን አስተዳደር አልጋ ወራሹ ያለመከሰስ መብት ይኖራቸው እንደሁ እየመከረ ባለበት ወቅት ነው። የአልጋ ወራሹ የጠቅላይ ሚኒስትርነት ማዕረግ ከመታወጁ በፊት አንድ የአሜሪካ ፍ/ቤት ዳኛ ያለመከሰስ መብታቸውን በተመለከተ ከሳሾች የጽሁፍ ጥያቄያቸውን እስከ ዛሬ ሰኞ ድረስ እንዲያቀርቡ ጠይቀው የነበረ ቢሆንም፤ የባይደን አስተዳደር ቢን ሳልማን የያዙትን አዲስ ማዕረግ በመጥቀስ መልስ ለመስጠት የ45 ቀናት ግዜ እንዲሰጠው መጠየቁን ኤኤፍፒ የፍርድ ቤት ሰነዶችን ማየቱን በመጠቀስ ዘግቧል። ከዓለም ታላቅ የድፍድፍ ነዳጅ አምራች ሃገር ዲፋክቶ መሪ የሆኑት የ37 ዓመቱ አልጋ ወራሽና ጠቅላይ ሚኒስትር፣ በአሜሪካ በርካታ ክሶች ተከፍቶባቸዋል። ከነዚህም ዋናው በጋዜጠኛ ጀማል ካሾግጂ ላይ በቱርክ ኢስታንቡል የሃገራቸው ኤምባሲ ውስጥ የተፈፀመውን ግድያ የተመለከተው ነው። በዚህም ለጊዜው ከምዕራቡ ዓለም መገለል ገጥሟቸው ነበር። “በሳዑዲ አረቢያ የሥልጣን ጫፍ ላይ በመቀመጣቸው ያለመከሰስ መብት ይግባቸዋል” ሲሉ ጠበቃቸው ተናግረዋል። የሰብዓዊ መብት አቀንቃኞችና የመንግሥት ተቺዎች እንደሚሉት ግን፣ አልጋ ወራሹ ጠቅላይ ሚኒስትር መባላቸው፣ ከመከሰስ ነፃ ለመሆንና የሕግ ክለላ ለማግኘት የሚደረግ ዐይን ያወጣ ሙከራ ነው።
የዩናይትድ ስቴትስ የህግ መምሪያ ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ናንሲ ፔሎሲ በከፊል የተዘጉት የመንግሥት መ/ቤቶች በያዝነው ሳምንት ካልተከፈቱ በስተቀር ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትረምፕ ስለሀገሪቱ ሁኔታ የሚያደርጉት ዓመታዊ ንግግር መዘግየት አለበት ወይም ደግሞ በፁሑፍ ያሰሙት የሚል ሃስብ አቅርበውል። ዋሺንግተን ዲሲ — የዩናይትድ ስቴትስ የህግ መምሪያ ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ናንሲ ፔሎሲ በከፊል የተዘጉት የመንግሥት መ/ቤቶች በያዝነው ሳምንት ካልተከፈቱ በስተቀር ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትረምፕ ስለሀገሪቱ ሁኔታ የሚያደርጉት ዓመታዊ ንግግር መዘግየት አለበት ወይም ደግሞ በፁሑፍ ያሰሙት የሚል ሃስብ አቅርበውል። ፔሎሲ ይህን ሃሳብ ያቀርቡት እአአ ጥር 29 እንዲደረግ የታቀደው ፕሬዚዳን ትረምፕ በሀገሪቱ ምክር ቤት ቀርበው የሚያደርጉት ዓመታዊ ንግግር የፀጥታ ጥበቃ ዝግጅት ስለሚያስፈልገው እንደሆነ አስገንዝበዋል። ፔሎሲ ለትረምፕ በላኩት ደብዳቤ “ፕሬዚዳንቱንና ቤተሰቦቻቸውን የሚጠብቁት የሀገሪቱ ሚስጢራዊ አገልግሎት ሰራተኞች እንዲሁም የአገር ውስጥ ደኅንነት ጥበቃ ሚኒስቴር ከፊል የመንግሥት መ/ቤቶች ከተዘጉበት ጊዜ አንስቶ ክፍያ አላገኙም” ሲሉ አሳስበዋል።
እንደ ትንኞች ሙቅ የአየር ጠባይ ያለ አስደሳች የአየር ሁኔታን የሚያበሳጭ ነገር የለም. ትንኞች እንዴት ማስወገድ እንደሚቻል የመጨረሻ መመሪያችን እነዚህን ተባዮች ለማስወገድ የባለሙያ መንገዶችን ይሰጣል. ትንኞች በበሽታው የሚሽከረከሩ ሰዎች ከመካድ ከሚያስከትሉ ሰዎች ሊገኙ ይችላሉ, እና አብዛኛዎቹ የቤት ባለቤቶች በየዓመቱ እነዚህን ተባዮች ለማስወገድ መንገዶችን ይፈልጋሉ. ደስ የሚለው ነገር, ከፀረ-ተባይ መድሃኒቶች እስከ ተፈጥሯዊ እና ኦርጋኒክ አማራጮች ውስጥ ትንኞችን ለማስወገድ ብዙ መንገዶች አሉ. ትንኞችን ለማስወገድ ብዙ መንገዶች አሉ, ግን ሁሉም እኩል ውጤታማ አይደሉም. ይህ አሮጌው ቤት የግምገማ ቡድን ትንኝቶችን ለማስወገድ እና ሳንካ ነፃ ሆኖ ለመቆየት ምርጥ መንገዶችን አጠናክሯል. በዚህ መመሪያ ውስጥ ከቤትዎ እና ከጓሮዎ ለማስወጣት ጠቃሚ ምክሮችን ያገኛሉ ትንኞች አደጋ ትንኞች ደምን መመገብ የተለመደ የተሳሳተ አመለካከት ነው. ጤናማ እንቁላሎችን ለመጣል እና እንዲጠጡ ሰውነታቸውን ለማበላሸት ከደም ውስጥ ደም የሚገቧት ደም ነው. ትንኞች በአንድ ጊዜ 100 እንቁላሎችን ሊይዙ ይችላሉ, ስለሆነም የዚህ ተባይ ተባይ ህመም በፍጥነት ከቁጥጥር ውጭ ሊቆጠር ይችላል. ትንኞች ለማጥፋት ሲመጣ ቁልፉ ትንኝቶችን በሁሉም የህይወት ዑደታቸው ደረጃ ላይ ለማጥፋት ብዙ ተመራቂ አቀራረብ መውሰድ ነው. ትንኞች ትንኝቶችን መገንባትንና መግደል ተመሳሳይ ነገር አለመሆኑን ልብ ማለት አስፈላጊ ነው. ትንኞችን የሚያደናቅቁ ለእነሱ ብዙም አይማርዎትም, ስለሆነም ከእርስዎ ያርቋቸው. እነሱ እስትንፋሳችንም ሆነ ላባችን ውስጥ ባሉት አካላት ውስጥ ወደ ካርቦን ዳይኦክሳይድ ይሳባሉ. ትንኞች ውሃ ለመቆፈን እና እንደ የውሃ ገንዳዎች ያሉ አካባቢዎች, እርጥበታማ የሸክላ አፈርን, ውኃን በኩሽናዎች, በኩሽና, ወዘተ. የቤት ውስጥ ትንኞች እንዴት እንደሚያስወግዱ ከቤታችሁ ይልቅ በጓሮዎ ውስጥ የ Massquico ችግር የመያዝ እድሉ ከፍተኛ ነው, ግን እንቅፋቶች በሚሆኑበት ጊዜ ትንኞች አመትሜዎች ሊበሳጭ ይችላል. ማታ ማታ ማታ ማታ ማታ ማታ ማታ ማታ ማታ ማታ ማታ ማታ ማታ ወደ ቦታ መሄድ ቀላል ነው. ዘግይቶ የሚዘገይ ከሆነ እና እነሱን መከታተል ይፈልጋሉ, ብርሃን, የእጅ ባትሪ ወይም ስማርትፎን ያብሩ እና ወደ ብርሃን እንዲሳቡ ይጠብቁ. ቀደም ሲል ወደ ቤትዎ የገቡት ትንኞች ለማልበስ ምርጥ መንገዶች እዚህ አሉ. ቶፖን የሚከተሉትን ምርቶች እንዲጠቀሙ ይመክራልዎታል- ለቤት ውስጥ ለቤት ውስጥ ተንጠልጣይ ይህ የፀረ-ነፍሳት መርጨት ውጤታማ በሆነ መልኩ እና በፍጥነት ዝንቦችን እና ትንኞችን የሚገድል አዲስ የቴክኖሎጂ የነፍሳት አካላት አካላት ይጠቀማል. ንቁ ንጥረ ነገሮችን ይ contains ል-permethrin: 0.4%, ፈጣን እና ቀልጣፋ. መሃል: ታዋቂ አበባ, የአትክልት ስፍራ, ሳንድሊያዎድ (በደንበኞች መስፈርቶች መሠረት, ለሰው ልጆች እና ለእንስሳት ደህንነት, እና የቤተሰብዎን ጤና ይጠብቁ. ለአካባቢ ተስማሚ.
January 14, 2018 - በአማራ ክልል ርዕሰ ከተማ በባህር ዳር ከአንድ ሳምንት በኋላ ይደረጋል ተብሎ ለሚጠበቀው የድምፃዊ ቴዎድሮስ ካሳሁን (ቴዲ አፍሮ) የሙዚቃ ዝግጅት፣ ምንም ዓይነት የፀጥታ ችግር እንደማይኖር ተገለጸ፡፡ ‹‹የሙዚቃ ዝግጅቱን ሁሉም የሚፈልገው ስለሆነ የፀጥታ ችግር አይኖርም፤›› ሲሉ፣ የአማራ ክልል የኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ጽሕፈት ቤት ዳይሬክተር አቶ ንጉሡ ጥላሁን ለሪፖርተር ተናግረዋል፡፡ከዚህ ቀደም በክልሉ በተለይም በባህር ዳር የተለያዩ ጥቃቶች መድረሳቸው ይታወሳል፡፡ በተለይም በክልሉ ተቀስቅሶ በነበረው አመፅ በባህር ዳር ከተማ በተደጋጋሚ የቦምብ ጥቃቶች ደርሰው እንደነበር አይዘነጋም፡፡ ይህ የሙዚቃ ዝግጅት ለቴዲ አፍሮ ከአራት ዓመታት በኋላ የመጀመርያው የሚሆን ሲሆን፣ ከዚህ ቀደም በተለይም በአዲስ አበባ ለማድረግ ያቀረባቸው ጥያቄዎች ሳይሳኩ ቀርተዋል፡፡ በተለይ ‹‹ኢትዮጵያ›› በሚል ርዕስ ለለቀቀው የሙዚቃ አልበም በሚሊኒየም አዳራሽ ሊያደርገ የአዲስ አበባ አስተዳደር የቴዲ አፍሮ አልበም ምረቃ ፕሮግራም ወቅቱን የጠበቀ የዕውቅና ጥያቄ አልቀረበለትም አለ September 8, 2017 - እሑድ ነሐሴ 28 ቀን 2009 ዓ.ም. በይፋ እንደሚመረቅ ቀን የተቆረጠለት የድምፃዊ ቴዎድሮስ ካሳሁን (ቴዲ አፍሮ) ‹‹ኢትዮጵያ›› የተሰኘ አልበም ምርቃት ፕሮግራም፣ ወቅቱን የጠበቀ የዕውቅና ጥያቄ እንዳልቀረበለት የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አስታወቀ፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ አቶ አሰግድ ጌታቸው ረዳትና የሰላማዊ ሠልፍና ሕዝባዊ ስብሰባ ፈቃድ ክፍል ተጠባባቂ ኃላፊ አቶ ተስፋ ዋቅጅራ ለሪፖርተር እንደገለጹት፣ በሒልተን አዲስ ነሐሴ 28 ቀን 2009 ዓ.ም. የአልበም ምረቃ ለማካሄድ ጥያቄ የያዘውን ደብዳቤ የተመለከቱት ሰኞ ነሐሴ 29 ቀን 2009 ዓ.ም. ነው፡፡ ‹‹ሐሙስ ነሐሴ 25 ቀን 2009 ዓ.ም. እስከ ቀኑ 9፡30 ድረስ ቢሮ ነበርኩ፡፡ የቀረበ ደብዳቤ የለም፡፡ በነጋታው ዓርብ የኢድ አል አድሃ (ዓረፋ) በዓል ስለነበር ሥራ የለም፡፡ ሰኞ ቢሮ ስገባ ደብዳቤውን አግኝቻለሁ፡፡ አለመታደል ሆኖ ግን ቀኑ አልፏል፤›› ሲሉ ፕሮግራሙን ቴዲ አፍሮ ኮንሰርት ለማቅረብ የመንግስት ይሁንታን እየጠበቀ ነው July 10, 2017 - ቴዲ አፍሮ "ኢትዮጵያ" የተሠኘውን አልበም ካወጣ በኋላ ፤ በአዲስ አበባ የመጀመሪያውን ኮንሰርት ለማቅረብ የመንግስት ይሁንታን እየጠበቀ ነው፡፡ ድምጻዊው ጳጉሜን 5 ቀን 2009 ዓ.ም ለአዲስ አመት ዋዜማ የሙዚቃ ዝግጅቱን ለማቅረብ መዘጋጀቱን ማኔጀሩ አቶ ጌታቸው ማንጉዳይ ለሪፖርተር ገልፀዋል፡፡ ኮንሰርቱን አልበሙን ያከፋፈለው ኩባንያ ጆይ ኢቨንትስና ፕሮሞሽን ኩባንያ ከኤፕላስና ኤቨንት ፕሮሞሽን ኩባንያ ጋር በመተባባር የሚያዘጋጁት መሆኑን እና ጆይ ኤቨንትስ የሚሊኒየም አዳራሽን ከሚያስተዳድረው አዲስ ፓርክ ጋር ስምምነት ላይ መድረሱን ለማወቅ ተችሏል፡፡ ጆይ ኢቭንትስ ኮንሰርቱን ለማዘጋጀት የሚያስችል ዕውቅና ለማግኘት ለአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ፅህፈት ቤት ለሰላማዊ ሰልፍና ስብሰባ ፈቃድ ማሳወቂያ ክፍል ጥያቄ ማቅረቡም ታውቋል፡፡ የአዲስ ፓርክ ዴቨሎፕመንትና ማኔጅመንት ኩባንያ የማርኬቲንግና የሰው ሃይል መምሪያሃላፊ አቶ ስለሺ ለማ ፤ ሰኔ 2 ቀን 2009 ዓ.ም ለከንቲባ ፅህፈት ቤት በፃፉት ደብዳቤ ለ
በ 2021 የኤሌክትሪክ ብስክሌቶች ዋጋ ቢያንስ ሦስት ጊዜ ጨምሯል.ያ ያደገው የአረብ ብረት ዋጋ እና ሌሎች ቁሳቁሶች bcz ነው።ገበያው የተረጋጋ አይደለም, እንዲሁም የባህር መርከብ ሁኔታ.የእኛቲያንጂን ሼንታይ ኢንተርናሽናል ንግድ ኮ., Ltd ሁልጊዜ ለገበያ አዝማሚያ ትኩረት ይሰጣል, የምርት ጥራትን በጥብቅ ይቆጣጠራል እና መደበኛውን ዓለም አቀፍ የገበያ ቅደም ተከተል አይረብሽም.ጥራቱን በማረጋገጥ ላይ ያለውን ወጪ ይቆጣጠሩ.ስለዚህ የዘንድሮው የገበያ አለመረጋጋት በኛ ላይ ትልቅ ለውጥ አላመጣም። ልማት እና መጠበቅ እ.ኤ.አ. በ 2021 ዋና ምርቶቻችን አሁንም የተራራ ብስክሌት ፣ የኤሌክትሪክ ተራራ ብስክሌት ፣ ኤሌክትሪክ ስኩተር እና ኤሌክትሪክ ሞተር ናቸው።በዚህ አመት አብዛኛው ጉልበታችንን በኤሌክትሪክ የተራራ ብስክሌቶች ልማት እና ሽያጭ ላይ አተኩረናል ። አዳዲስ ምርቶች በተከታታይ እየተመረመሩ እና ተለዋዋጭ ገበያዎች ፍላጎትን ለማሟላት እየተዘጋጁ ናቸው. እያንዳንዱ ምርት, ወጪን በመቀነስ, ለደንበኞች የተሻለ አገልግሎት ለመስጠት. ባለፈው ዓመት, የተራራ ብስክሌት ገበያ በመላው ዓለም በጣም ሞቃት ነበር.በአሁኑ ጊዜ ዓለም አቀፍ ገበያው ሊሞላ ነው።ስለዚህ አዲስ የንግድ ነጥብ ማግኘት አለብን.ለዚያም ነው የኤሌክትሪክ ተራራ ብስክሌት ልማት የጀመርነው.ይህ ወደፊት በሚቀጥለው የገበያ ነጥብ መሆን አለበት. ኤሌክትሪክየተራራ ብስክሌት ተራ የተራራ ብስክሌት ተጠቃሚዎችን እና የኤሌክትሪክ ፍላጎቶችን ያሟላል።ብስክሌትተጠቃሚዎች.ይህ አዲስ ነፋስ - አረንጓዴ ጉዞ ነው.የቴክኖሎጂ እና የስፖርት ጥምረት ነው።.የኤሌክትሪክ ተራራ ብስክሌት ብዙ ጥቅሞች አሉት.ለመዝናኛ፣ ለአካል ብቃት እንቅስቃሴ እና ለትራንስፖርት አገልግሎት ሊውል ይችላል። የወፍራም ጎማ ኤሌክትሪክ ተራራ ብስክሌት፣ የሚታጠፍ የኤሌክትሪክ ተራራ ብስክሌት፣ የሚታጠፍ ጎማ ኤሌክትሪክ ተራራ ብስክሌት፣ የቶርኬ ዳሳሽ እገዛ የተራራ ብስክሌት ሠርተናል።በተለምዶ የኋላ ተሽከርካሪ ሞተርን እንመርጣለን, ነገር ግን በአሁኑ ጊዜ መካከለኛ ሞተር እንሰራለን.ለምሳሌ የኤሌክትሪክ ተጓዥ ብስክሌት እና አንዳንድ ልዩ የኤሌክትሪክ ብስክሌቶች.
መብዛሕትኹም ኣባላትና ኣብ ዓድና ብዝተፈጠረ ፖለቲካዊ ኹነታት ምኽኒያት ኣብተጋሩ ይበፅሕ ዘሎ ኣካላዊ፣ ንብረታዊን ሞራላዊ ጉድኣትን ፅዕንቶን የተሓሳስበኩም ከምዘሎ ክትገልፁልና ፀኒሕኩም ኢኹም። እቲ ናይ ማሕበርኩም ቦርድ ኣመራርሓ ነዚ ኹነታት ከመይ ከምዝሕዞ ምስ ካልኦት ኣብሰሜን ኣሜሪካ ዝርከቡ ናይተጋሩ ማሕበረሰባት ክመያየጥ ፀኒሑ እዩ። ነዚን ንኻሎት ዋኒናትን ብዝምልከት ብሓባር ንምስራሕውን ናይ ሰሜን ኣሜሪካ ናይ ተጋሩ ማሕበረሰባት ናይ ሓባር ፎረም ኣጣይሽና ሓበራዊ ስራሕቲ ምስላጥ ካብ እንጅምር ልዕሊ 6 ኣዋርሕ ኮይኑ ኣሎ። እዚ ፎረም ኩለን ኣብሰሜን ኣሜሪካ ዝርከባ ማሕበረሰባት ተጋሩ ኣባላት ዝኾናሉን፤ ካብ ዝኾነ ይኹን ፖለቲካዊ ወገናዊነት ናፃ ዝኾነን ናይ ማንም ፖለቲካዊ ፅዕንቶ ዘይብሉን እዩ። እዚ ፎረም/ዋዕላ እዚ ሓበራዊ ኮሚቲ ኣጣይሹ ኣብ ዝሓዝናዮ ዓመት (2018 ዝተለሞም ስራሕቲ ንምስላጥ ዓብዪ ናይ ኩላትና ተጋሩ ነበርቲ ሰሜን ኣሜሪካ ኣኼባ ኣዳልዩ ኣሎ። ዝዝትየሎም ኣጀንዳታት 1ይ ኣብ መንነትና መሰረት ዝገበረ መጥቃዕቲታት ኣብ እንነብረሉ ዘለና ሃገር (USA) ብዝተፈላለየ መልክዑ ይበፅሐና ስለዘሎ ሕጋዊ መሰልናን ግቡእናን ፈሊጥና ከመይ ከምንምክቶ ንክንፈልጥ፣ 2ይ ከም ሓደ ማሕበረ-ሰብ ንሓበራዊ ረብሓና ከይንሰርሕ ዘዐንቅፉና ኣተሓሳስባታትን ተግባራትን ፈሊና ብስልጡን ኣገባብ ብምእላይ ኣብ ዘራኽቡና ንክሰርሕ ኣብ ምርድዳእ ምብፃሕ፣ 3ይ ግደ ምሁራን ኣብ ማሕበረ-ሰባዊ ውዳበታትና እንታይ ከምዝኸውን ምዝታይ፣ 4ይ ኣብ መንጎ ቀዳሞት መፃእቲን ናይ ሎሚ ወለዶ ብፍላይ ድማ ኣብ ኣሜሪካ ዝተወለዱን ዝዓበዩን ዘሎ ክፍተት ንክፀብብ እንታይ ክግበር ከምዘለዎ ምዝታይ፥ 5ይ መንእሰይ ወለዶ ኣብ ኣሜሪካ ኣብ መንግስታዊ ስልጣናት ንክወዳደር ምትብባዕ፣ 6ይ ተጋሩ ኣብዝነብሩለን ከተማታትን/ስቴታትን ናይ ተጋሩ ማሕበረ-ሰባዊ ውዳበታት ንክህሉን ዘለዋ’ውን ጠንኪረን ንክኸዳ ምግባር፣ 7ይ ተካኢ ወለዶ ካብ ማሕበረ-ሰባዊ ውዳበታትና ተረባሒ ዝኾነሉን ኣብ ውሽጠን ኮይኑ ኣመራርሓ ዝመሃረሉን ዕድላት ምፍጣር ዝከኣለሉ መንገዲታት ምርኣይ እዞም ላዕሊ ዝተጠቐሱን ካልኦት ኣገደስቲ ኣጀንዳታትን ብምሁራን ብዝቐርብ ኣሰተምህሮ ሰፊሕ ምይይጣት ዝካይደሉ ዓብዪ ናይ ኩላትና ተጋሩ ኣኼባ ንዕለት May 2, 2018 ኣብ ከተማ ላስ ቬጋስ ከካይድ ስለዝኾነ ኣብሚኔሶታ ትነብሩ ተጋሩ ኣብ’ዚ ታሪኻዊ ኣኼባ ተርኺብኩም እጃምኩም ክትገብሩ ብኽብሪ ንፅውዕ። መዕረፊ ሆቴል፣ ኣኼባ ዝካየደሉ ቦታን ሰዓትን ምስበፅሐና ክነፍልጠኩም ኢና። ሓድሽ ዝተመረፀ nay ሚኔሶታ ቦርድውን ብዛዕባ እዚን ብዛዕባ ንዝመፃ ክልተ ዓመታት ክሰርሖም ዝጀመረ ዓበይቲ ስራሕቲ ንምምይያጥን በዓል ዳግማይ ትንሳኤ ብሓደ ንምብዓልን ኣብዝወርሒ ውሽጢ ሓደ ፕሮፕግራም እናዳለወ ስለዝኾነ፣ እቲ ቦታን መዓልቲን ምስወሰና ክነፍልጠኩም ኢና።
የኮሌጁ ፕሬዝዳንት ዶ/ር ታሪኩ አቶምሳ የኮሌጃችን ስኬት የሚመዘነው በተማሪዎች ስኬት መሆኑን ገልጸው፣ የኮሌጁም ዓላማ ተማሪዎቹ አገርን የሚያገለግሉ፣ በጎ ተፅዕኖ መፍጠር የሚችሉ ማድረግ ነው ብለዋል። ለተማሪዎች ባስተላለፉት መልዕክትም ለምርቃት መብቃት አንዱ ስኬት ቢሆንም በቀጣይ ለሚኖር ጉዞ መጀመሪያ ነው ብለዋል ። በዚህ ጊዜ አገራችን ተወዳዳሪ ሆና በራሷ የምትተማመን አገር እንድትሆን መሥራት ይገባልም ነው ያሉት። በዝግጅቱ ላይ በከፍተኛ ማዕረግ ለተመረቁ 31 ተማሪዎች ሽልማት ተሰጥቷል። እንዲሁም ኮሌጁ ለመጀመሪያ ጊዜ ባካሄደው ዓመቲዊ የተማሪዎች የምርምር አውደ ጥናት ላይ አሸናፊ ለሆኑ አምስት ጥናታዊ ፅሑፍ አቅራቢዎች የምስክር ወረቀት እና የገንዘብ ሽልማት ተበርክቷል። በምርቃት ዝግጅቱ ላይ ሦስት ተማሪዎች ከየትምህርት ክፍላቸው እጅግ ከፍተኛ ነጥብ በማምጣት የወርቅ ሜዳልያ ሲቀበሉ፤ ከሴት ተማሪዎች ከፍተኛ ውጤት ያስመዘገበች ተማሪም የዋንጫ ሽልማትን ተቀብላለች። በተጨማሪም ከሦስቱም የትምህርት ክፍሎች የላቀ ከፍተኛ ውጤት ላመጣ ተማሪም የዋንጫ ሽልማት ተበርክቷል። የሉናር ኢንተርናሽናል ኮሌጅ የ2014 ኹለተኛ ዲግሪ ተመራቂዎች ለኮሌጁ ኹለተኛ ዙር ተመራቂዎች ሲሆኑ፤ በቢዝነስ አድሚንስትሬሽን፣ በፋይናንስ እና ኢንቨስትመንት እንዲሁም በፕሮጀክት ማኔጅመንት ትምህርታቸውን የተከታተሉ ናቸው።
በዘጠናዎቹ ዐመታት ግሎባላይዜሽን የሚባለው ጽንሰ-ሀሳብ በዜና ማሰራጫዎች ሲወራ፣ ለዓለም ማህበረ-ሰብ ጠቃሚነቱን ለማስረዳት የምዕራብ አገር ኤክስፐርቶች ወዲህና ወዲያ ውርውር ሲሉና የሶስተኛው ዓለም አገሮችም ሊካተቱ የሚችሉበትን ሁኔታ ለመፍጠር ጥድፊያ ሲደረግ፣ በብዙ መቶ ሚሊዮን የሚቆጠር ህዝብ አዲስ የቀን ብርሀንን የሚያይ መስሎት በጉጉት ይጠባበቅ ገባ። ከእንግዲህ ወዲያ ዓለም ወደ „መንደርነት“ እየተለወጠች ነው፤ እዚያ ውስጥ ገብቶ መወዳደርና ብቁነትንም ማሳየት ነው፤ በየቦታው የሚመረተውን ምርት ብቻ ሳይሆን ይህንንም ያሚያሽከረክረውን የፊናንስ ካፒታል ተካፋይ መሆንና በደስታ ዓለም ውስጥ እየተዝናኑ መኖር ነው የሚለው ብዙዎችን ወደ ማሳመን እንደገባ የማይታበል ሀቅ ነው። በመሆኑም ግሎባላይዜሽን አማራጭ የሌለው ነው፤ ይህንን ሀቅ አለመቀበልና በርን መዝጋት ለብዙ መቶ ዐመታት ተኝቶ እንደ መቅረት ይቆጠራል፤ ልናልፈው የማንችለው ታሪካዊ ግዴታ ነው ብለው የኒዎ ሊበራል ኢኮኖሚስቶችና የምዕራብ መንግስታት ለማሳመን የማያደርጉት ግፊትና የማያሰራጩት ዜና አልነበረም። ግሎባላይዜሽን ጥቂቱን የሚጠቅም ሌላውን ደግሞ የሚጎዳ (Zero-Sum game) ነው ብሎ ብዙ ሰዎችን ለማሳመን በጣም ከባድ ነበር። ስለዚህም ግሎባላይዜሽንን የሚቃወሙ፣ ኢኮኖሚያዊ ዕድገትን የሚያዛባና ሀብት በጥቂት ሰዎች ቁጥጥር ስር እንዲውል የሚያደርግ ነው፤ አካባቢ እንዲቆሽሽ የሚያደርግና ህብረተሰብአዊ መመሰቃቀል የሚያመጣ ነው ብለው ለማስተማር የሚጥሩትን እንደ ዕብድ የሚታዩበት፤ ግሎባላይዜሽንን መቃወም ማለት እንዳለ ካፒታሊዝምን መቃወምና እንደ መዋጋት የታመነበት ጊዜ ነበር። በግሎባላይዜሽን አራማጆች ዕምነት እነዚህን ተቃዋሚ ኃይሎች አጥብቆ መዋጋት እንደሚያስፈልግ የታመነበትና ከፍተኛ ቁጥጥር የሚደረግበት ጊዜም ነበር። ዛሬ በግልጽ እንደሚታየው ግሎባላይዜሽን እራሳቸውን ሰባኪዎችንንም እያስደነገጠ የመጣበት ወቅት ነው። ካለፈው ዐመት ከሰኔ 2007 ጀምሮ በአሜሪካን አገር በግልጽ እየታየ የመጣው በዕዳ የተገዙ ቤቶችና የአበዳሪ ባንኮች ቀውስ፣ በብዙ ሺህ የሚቆጠሩ የአሜሪካ ዜጎች ቤት ገዛን፣ እፎይ ከእንግዲህ ወዲያ ተዝናንተን በቤታችን ውስጥ እንኖራለን ሲሉ ቀውሱ ሳይታስብ የዱብ ዕዳ ሆኖባቸው ቤታችን ነው ከሚሉት ውስጥ እየተፈናቀሉ በመውጣት በመኪኖቻቸው ውስጥ እንዲያድሩ መገደዳቸው፣ ግሎባላይዜሽን የተጠበቀውን ውጤት እንዳላመጣና እንደተወራለት ለሁሉም ደስታን እንዳላጎናጸፈ የዛሬው ተጨባጭ የዓለም ኢኮኖሚ ሁኔታ ያረጋግጣል። መኪኖቻቸውን ወደ ቤቶቻቸው የቀየሩና በየመንገዱ እንዲያድሩ የተገደዱ፣ በብዙ ሺህ የሚቆጠሩ ውሾችም ባለቤት አጥተው በየቦታው እንደሚንቀዋለሉ በየሬዲዮውና በየቴሌቪዥኑ የምንሰማውና የምናየው ነው። በአሜሪካን ፣ በካናዳና በሜክሲኮ መሀከል በተፈጸመው የነፃ ንግድ ስምምነት መሰረት የኢንዱስትሪ ባለቤቶች ርካሽ የስራ ጉልበት ለማግኝት ሲሉ ኢንዱስትሪዎቻቸውን እየነቀሉ ወደ ካናዳና በተለይም ወደ ሜክሲኮ በመውሰዳቸው አሜሪካን በብዙ መቶ ሺህ የሚቆጠሩ የስራ መስኮች እንደ ወደሙ የሚታወቅ ነው። ዐይን ተጨፍኖ የታመነበትና የተሰበከለት የነፃ ንግድ መፈክር ብዙ ህብረተሰብአዊ ቀውሶችን እያደረሰ ለመሆኑ ዜናዎችን ለሚከታተል፣ ኤንፎርሜሽኖችን ለሚሰበስብና ለሚመራመር ግልጽ እየሆነለት መጥቷል። በተለይም በአሜሪካን የደረሰው በዕዳ የተሰሩ ቤቶች ቀውስ( subprime crisis)ጠቅላላውን የፊናንስ ገበያ( financial market) ማናጋት ብቻ ሳይሆን ወደ ሌሎች የኢኮኖሚ ዘርፎች (real economy) በመሸጋገር ከአሜሪካ አልፎ የዓለምን ኢኮኖሚ እንደሚያናጋው ብዙ ኤክስፐርቶች ይናገራሉ። ከአንድ ወር ጀምሮ የፊናንስ ገበያውን ረገብ ለማድረግ በአሜሪካን የሴንትራል ባንክ( federal reserve bank) የተወሰደውና የሚወሰደው ወለዱን ዝቅ ማድረግና ተጨማሪ ገንዘብ ለባንኮች መስጠት ስር የሰደደውን ችግር በፍጹም ሊፈታው እንደማይችል በዙ ኤክስፐርቶች ይናገራሉ። የአሁኑ የፊናንስ ገበያ ቀውስ ከሁለተኛው ዓለም ጦርነት በፊት እ.አ 1929 ዓ.ም ከተከሰተውና የዓለምን ንግድም ሆነ የምርት እንቅስቃሴ ካናጋው ጥልቀት ከነበረው የፊናንስ ቀውስ ሊተናነስ እንደማይችልና ብዙ የዓለም ማህበረሰቦችም የቀውሱ ሰለባ ለመሆን እንደሚችሉ ይነገራል። ይህ ማለት እኛንንም ይመለከተናል ማለት ነው። በሌላ በኩል ደገሞ ይህ ዐይነቱ ቀውስ የብዙ ሰዎች ዐይኖችንንም ሊከፍት እንደሚችል ግልጽ ነው። የዓለምን ኢኮኖሚ በአዲስ መልክ እንዲሚገመግሙና የህብረተሰብአቸውን አገነባብ ከዚህ እጅግ እልክና ሀብት አስጨራሽ ከሆነው ግሎባላይዜሽን ባሸገር እንደሚመለከቱና ትግላቸውን በአዲስ መልክ እንዲቀይሱ መንገድ እንደሚከፍት የሚወጡት በሳል ትንተናዎችና ማስረጃዎች ያረጋግጣሉ። ከዚህ ስንነሳ እስዛሬ ድረስ በተለይም በኛ ዘንድ ሲያተራምሰን የቆየውንና ግራ ያጋባንን ግሎባላይዜሽን የሚለውን ጽንሰ-ሀሳብ እየተነተኑ መመልከቱ ለምንገነባት አዲስ ኢትዮጵያ መነሻ ሊሆነን ይችላል ብዬ እገምታለሁ። በተለይም ዛሬ በአገራችን አፍጦ አግጦ የሚታየው ህዝባችንን የሚያራቁተውና የሚያተራምሰው የኢኮኖሚ ቀውስና በዓለም አቀፍ ኩባንያዎች የሚደረገው ግፊትና ሜዳዎቻችንን ለአግሮ ነዳጅ የሚያገለግሉ አትክልቶችና ሰብሎች መትከያ ማድረግ ልንወጣው የማንችለው ተጨማሪ ማጥ ውስጥ እንደሚከተን በማወቅ ካሁኑ ዝግጅት ማድረግ አለብን። ስለዚህም የግሎባላይዜሽንን ትርጉምና የሚያመጣውን ጠንቅ መረዳቱ ለምናደርገው ትግል ትንሽ ሊያግዝ እንደሚችል ተስፋ አደርጋለሁ። ይህንን በሚመለከት ሌሎችም ገንቢና ትምህርታዊ አስተያየታቸውን ቢሰጡ የአስተሳሰብ አድማሳችንን እንደሚያሰፋው ዕምነት አለኝ። ክርክራችንን እንቀጥል። ግሎባላይዜሽን ማለት ምን ማለት ነው ? ለብዙዎች፣ በተለይም የግሎባላይዜሽንን ጽንሰ-ሀሳብ ከውስጥና ሁለመንታዊ ጎኑን ሳይመረምሩ እንደ ጥሩ ነገርና ሊታለፍ የማይቻል ነገር አድርገው ሲወስዱ ሊገነዘቧችው የማይችሉ መዓት ቁም ነገሮች አሉ። በተለይም የኔዎ ለበራል ኤኮኖሚስቶችና የምዕራብ መንግስታት የሚወረውሩትን በቀላሉ እንደ ዕውነት የሚወሰዱ አነጋገሮችና ትንተናዎች የጽንሰ-ሀሳቡን ትርጉምነተና ተግባራዊነት ጭንቅላታቸውን አስጨንቀው ሊያወጡና ሊያወርዱ ለማይፈልጉ ግለሰቦችም ሆነ በቡድን ለሚንቀሳቀሱ ኃይሎች ግሎባላይዜሽን አዎንታዊ ውጤት ብቻ ያለው እንጂ፣ በፍጹም ህብረተሰብአዊ መመሰቃቀልን እንደማያመጣ ነው። በተጨማሪም አንድ አገር የግሎባላይዜሽን ተዋናዮች መዳፍ ስር በምትወድቅበት ጊዜ በዚያ ህብረተሰብ ውስጥ የሚከሰተው ኢኮኖሚያዊ መዛነፍ (economic injustice) ፣ የፖለቲካ ኃይል አሰላለፍ ለውጥና ከውጭ ኃይሎች ጋር በመቆላለፍ ሊያመጣ የሚችለው የብሄራዊ-ነፃነት ገፈፋና ውስጣዊ ጭቆና፣ እንዲሁም ህብረተሰብአዊ መመሰቃቀልና የአካባቢ ቀውስ ለብዙዎቹ የነዚህን ኤክስፐርት ነን ባዮችን አገላለጽ አፋቸውን ከፍተው ለሚያዳምጡ አይታያቸውም። ህብረተሰብአዊና የታሪክ ኃላፊነት እንዳለባቸው በመረዳት ለአንድ አፍታ ቆም በማለት መሰረተ ሀሳቡ ወደ ተግባር በሚመነዘርበት ጊዜ ሊያመጣ የሚችለውን አደጋ አያወጡም አያወርዱም። በሌላ ወገን ደግሞ በግሎባላይዜሽንም ሆነ በሌላ ስም የሚካሄድ የኢኮኖሚ ፖሊሲ ተግባራዊነት አጥፊም ሆነ ገንቢ ጎን እንዳለው ለዚህ ጸሀፊ ግልጽ ነው። ይህ ጸሀፊ ግሎባላይዜሽንን በደፈናው የሚጠላ ሳይሆን ሊያመጣ የሚችለውን አደጋ በመገምገም ውስጣዊ-ኃይልን በማጠንከር ጠቃሚና ለህብረተሰብ ግንባታ ሊያገለግሉ የሚችሉ የሳይንስና የቴክኖሎጂ መሰረተ-ሃሳቦችን በመውሰድ የተረጋጋ ህብረተሰብ እንዲመሰረት ከበፊቱ ዝግጅት ማደረግ እንደሚያስፈልግ ያምናል። በተለይም የምሁር እንቅስቃሴ ደካማ በሆነበትና አንድ አመለካከት ሰፍኖ ሌላ ሂሳዊ አመለካከት እንደ ሰይጣን በሚታይበት እንደኛ ባለ ህብረተሰብ ውስጥና ውጭ አገር በሚገኘው አብዛኛው የኢትየጵያዊ ኮሙኒቲ ዛሬ እንደምናየው ግሎባላይዜሽን ከጥቅሙ ይልቅ ጉዳቱ እንሚያመዝን መታወቅ አለበት። ወደ ትርጉሙም ስንመጣ፣ አብዛኛውን ጊዜ ግሎባላይዜሽን በንጹህ ኢኮኖሚ መልኩ ብቻ ነው የሚወሰደው። ይህም ቢሆን እንኳ በተሟላ መልኩ አይገመገምም። ለብዞዎቻችን ግሎባላይዜሽን ማለት ተራ የምርት ክንውን የሚካሄድበት ኢኮኖሚያዊ ሂደት ሲሆን፣ ለብዙ ሰዎች የስራ መስክ የሚከፍትና ገቢ የሚያሰገኝላቸውና በዚህም ተደስተው እንደሚኖሩ ነው ተራ ግንዛቤ ውስጥ የሚገባው። በግሎባለይዜሽን አማካይነት የሚከፈተው የስራ መስክ በቂ የቀንም ሆነ የወር አበል ያስገኝ አያስገኝ፣ በዚያውም የሰራተኛው የመግዛት ኃይል (buying power) ይጨመር አይጨመር፣ ለመንግስት የሚያመጣው በቀረጥ በኩል ተጨማሪ ገቢ ይኑር አይኑር፣ በተለይም ደግሞ በጠቅላለው የኢኮኖሚ እንቅስቃሴ(macro economic performance) ላይ ሊኖረው የሚችለው ሚና፣ በግሎባላይዜሽን ስም የሚተከሉት ፋብሪካዎችና ወይም የሚካሄዱት የእርሻ ተግባሮች ከባንኮችና ከሌሎች የኢኮኖሚ መስኮች ጋር ሊኖራቸው የሚችለው ትስስርና በዚህም አማካይነት የሚገኘው አጠቃላይ ኢኮኖሚያዊ ውጤት ምርምር ውስጥ አይገባም። ዋናው ቁም ነገር ከግሎባላይዜሽን ልናመልጥ ስለማንችል ገብተን እንደፋደፍ ነው። በተለይም ከሀበሻ ይልቅ ከፈረንጅ አፍ የሚወረወር ሁሉ ወርቅ ቃል የሚመስላቸውና በነሱም የሚጻፈው ጽሁፍ ካለብዙ ውጣ ውረድ እንደ ዕውነት ተወስዶ በሚታመንበት የፖለቲካ እንቅስቃሴና ህብረተሰብ ውስጥ ብዙዎችን ለማሳመን ያለው ችግር በጣም ከባድ ነው። ግሎባላይዜሽን ማለት በአጭሩ ዓለም አቀፋዊ የምርት ክንውን፣ የንግድና የፊናንስ እንቅስቃሴ ሲሆን፣ ጽንሰ-ሀሳቡ ጎልቶ የመጣው በ90ዎቹ ዓ.ም ነው። ከዚያ በፊት ግን የምርት ክንዋኔ በዓለም አቀፍ ደረጃ አይካሄድም ማለት አይደለም። ግሎባላይዜሽን ቢያንስ የአራት መቶ ዐመት ዕድሜ እንዳለው፣ዕድገቱም ከአውሮፓ የህብረ-ብሄር(Nation-State) አመሰራረትና ኢኮኖሚ ዕድገት ጋር በጥብቅ እንደተያያዘና ኢኮኖሚው እያደገ ሲሄድ በተለይም ጥሬ ሀብትን ለመቀራመት የግዴታ ወደ ውጭ መስፋፋት ስላስፈለገ በዚህም ምክንያት ቀስ በቀስ በተለይም የንግድ እንቅስቃሴ ዓለም አቀፋዊ ባህርይ እየያዘ እንደመጣ ከኒዎ ሊበራሊዝም የተለየ አስተሳሰብ ያላቸው የኢኮኖሚ ሳይንስ አዋቂዎችና የኢኮኖሚ ታሪክ ተመራማሪዎች በሰፊውና በሚመረቃ መልክ ያስረዳሉ። ያም ሆነ ይህ ታሪካዊ አመጣጡን ትተን ባለፉት ሃያና ሰላሳ ዐመታት የተካሄደውን ዓለም አቀፋዊ የምርትና የንግድ እንቅስቃሴ ስንመለከት መቶና ከሁለት መቶ ዐመት በፊት ከነበረው ሁኔታ በዐይነትም ሆነ በብዛት ከፍተኛ ዕድገትን እንዳሳየ ካለብዙ ምርምር መገንዘብ ይቻላል። ስለሆነም ምርትና ንግድ እንዲሁም የፊናንስ እንቅስቃሴዎች ጥልቀትንና ስፋትን እያገኙ በመምጣት የዓለምን ህዝብ ዕድል ወሳኝ ለመሆን በቅተዋል። ዓለም አቀፋዊ የህዝብ እንቅስቃሴም(social mobility) ከመቼውም ጊዜ እየጨመረ በመምጣት ህብረተሰብአዊ „ውህደትና“ መመሰቃቀሎች እየታዩ ነው። በዚህም ምክንያት አገር ውስጥ የስራ ዕድል ያላገኘ ሌላ አገር በመሄድ ተቀጥሮ በመስራት የሌላ „ህብረተሰብ አካል“ በመሆን ህይወቱና ዕድሉ ተወልዶ ባደገበት አገር ሳይሆን በሌላ አገር እንዲወሰን የሆነው ህዝብ ቁጥር ጥቂት አይደለም። በሌላ ወገን ደግሞ የምርት ክንውን ዓለም አቀፋዊ ባህርይ በመውሰድ ፣ የአንድ የመጨረሻ ምርት ውጤት የተለያዩ ክፍሎች በተለያዩ አገሮች በመመረትና በዋናው አምራች አገር ውስጥ በመገጣጠም ብዙም ሳያወጣ ሳያወርድ ገዝቶ ለሚጠቀመው ህዝብ ለምሳሌ፣ የማርሴዲስ መኪና በጀርመን ብቻ ተመርቶ ለዓለም ገበያ የሚቀርብ የሚመስላቸው ጥቂት እንዳይደሉ መገመት ይቻላል። በሌላ አነጋገር ከስራ ጉልበት ዋጋ አንጻርም ሆነ በአካባቢው የጥሬ ሀብት ማግኘት አንፃር የማርሴዲስ መኪና የተለያዩ ክፍሎች በተለያዩ አገሮች በመመረት የተለያዩ አገር ሰዎች የስራ ውጤት(value-added) ሊሆን የበቃበት ወቅት ነው። እንደዚሁም የምርት ዋጋን በተቻለ መጠን ከመቀነስ አንፃር፣ የስራ ጉልበትንና የመገናኛን፣ እንዲሁም የገበያንና የደንበኞችን አስፈላጊነት ግምት ውስጥ በማስገባት አንድን ፋብሪካ እንዳለ ወይም ደግሞ የተወሰነውን ብቻ ሌላ ቦታ በመውሰድና በመትከል ገበያን ለመቆጣጠር የሚካሄደው ዓለም አቀፋዊ ውድድር ግሎባላይዜሽን ይባላል። አንድ ዓለም አቀፋዊ ኩባንያ የምርቱን እንቅስቃሴ ዓለም አቀፋዊ ባህርይ እንዲኖረው ጥረት ሲያደርግ ዋናው ዐላማው በተቻለ መጠን የማምረቻን ዋጋ(production cost) ለመቀነስና ከፍተኛ ትርፍን ለማትረፍና በአሸናፊነት ወጥቶ የገበያውን ከፍተኛ ክፍል በቁጥጥሩ ስር ለማድረግ እንጂ ፋብሪካውን የሚተክልበትን አገር ዕድገት መልክ ለመስጠትና ታሪካዊ አስተዋፅፆ ለማደረግ አይደለም። በተጨማሪም የሰራተኞች ህወይት ይጠበቅ አይጠበቅ፣ የተወሰኑ የአካባቢን ስንታንደርድ ያሟላ አያሟላ ጉዳዩ አይደለም። በዚህም ምክንያት ከሶስተኛው ዓለም አገሮች አንፃር ብዙም ሳይታሰብባቸው በየአገሮች የሚተከሉት ኢንዱስትሪዎች በሰው ላይ ጉዳትን እንዳስከተሉና ለአካባቢም መቆሸሽና ለረጅም ገዜ ጤንነት ቀውስ ጠንቅ በመሆን አገሮች ሊወጡ የማይችሉበት ማጥ ውስጥ እንደወደቁ የሚታወቅ ጉዳይ ነው። በተለይም ደግሞ የአካባቢን ንጽህና ለመጠበቅና ለመንከባከብ ህብረተሰብአዊ ንቃተ-ህሊና በዝቅተኛ ደረጃ በሚገኝበት አገር ዓለም አቀፋዊ ኩባንያዎች እዚያ ሄደው ለማምረት ይቀላቸዋል። ባለስልጣናትንም በማባለግ በአጥፊነት ባህርያቸው ይገፉበታል። ይህንን የአካባቢ ቀውስ (externalities) ለማስወገድና አዲስ ህይወት ለመመስረት ብዙ ዐመታት እንደሚፈጅ መገመት ይቻላል። ይህም ደግሞ ተግባራዊ ሊሆን የሚችለው በአካባቢ ቀውስ የተጠቃችው አገር አንድ ቀን የሳይንስና የቴክኖሎጂ ባለቤት ለመሆን የበቃች እንደሆን ብቻ ነው። ከዘጠናኛው ዓ.ም መጀምሪያ ጎልቶ የመጣውና ብዙ የተወራለት ግሎባላይዜሽን ከጥንታዊው ባህርዩ የሚለይባቸው አንዳንድ መሰረተ ጉዳዮች አሉ። የምርት ክንውን ዓለም አቀፋዊ ባህርይ እንዳለ ሆኖ፣ በተለይም ከሰማኒያኛው ዓ.ም መጨረሻ ጀምሮ በጉልህ እየታየ የመጣው በትላልቅ ኩባንያዎች ዘንድ የጦፈ ውድድር ላቅ ብለው የሚገኙ ኩባንያዎች ደካሞችን እንዲውጡ ወይም ደግሞ የካምፓኒውን ከፍተኛ ድርሻ በመቀራመት በማኔጂሜንትና በምርት ክንውን ላይ ከፍተኛ ሚና እየተጫወቱ ሊመጡ ቻሉ። አንዱ ኩባንያ ተመሳሳይ ምርት ያሚያመርትን ሌላ ኩባንያን መዋጥና አንድ ላይ መዋሃድ(acquisition and merging) ፣ የአንድን ኩባንያ የተወሰነ ክፍል ወደ ሌላ አገር በመውሰድና ራሱ ብቻውን ችሎ እንዲንቀሳቀስ ማድረግና ትርፍ አካባች መሆን፣ እነዚህን የመሳሰሉት ከጥንቱ የግሎባላይዜሽን ዐይነት የሚለዩ ሂደቶች ናቸው። አንድ የሌላ አገር ኩባንያ ተመሳሳይ ምርት ከሚያመርት ሌላ አገር ኩባንያ ጋር በሚዋሃድበት ጊዜ ትርፋማ ያልሆነውን የአንዱን ኩባንያ ክፍል እንዲፈርስ ይደረጋል። የበላይነትን የተቀዳጀው ኩባንያ ትርፋማ ነው ብሎ በሚገምተው ክፍል(segment) ላይ ብቻ በማትኮር በተቻለ መጠን የዋጋ ቅነሳ ሰትራቴጂ ይከተላል። በቅናሽ የመለዋወጫ ዕቃዎችና የጥሬ ሀብት ሊገዛ የሚችልበትንና አነስ ባለ የሰው ጉልበት በብዛት አምርቶ ከፍተኛ ትርፍ ሊያገኝ የሚችልበትን ስልት ያወጣል ማለት ነው። ስለሆነም በተዋጠው ኩባንያው ውስጥ ብዙ ዐመታት የሰሩ ሰራተኞች የዚህ አዲስ የኩባንያዎች መዋሃድና ትርፍ ማካበት ስትራቴጂ ሰለባ ይሆናሉ ማለት ነው። ለዚህ ደግሞ ከፊናንስ ገበያ ላይ አዳዲስ ኢንቬስተሮች ለማግኘት የተቆላለፈው ኩባንያ የኢንቬስተሮችን ድርሻ(share holder value)ከፍ ለማድረግ ሲል በየጊዜው የምርት ዋጋ(production cost) ቅነሳ ስትራቴጂ እንዲከተል ይገደዳል ማለት ነው። እንደዚህ ሲያደርግ ብቻና ትርፉ በየጊዜው እያደገ ሲሄድ የድርሻው ዋጋ (stock market value) ከፍ 㗹እያለ ይሄዳል ማለት ነው። በአዲሱ የግሎባላይዜሽን እንቅስቃሴ ፍልስፍና መሰረት ወሳኙ የሰራተኞች የስራ ሁኔታና ገቢ ማደግ ሳይሆን የኢንቬስተሮች ድርሻ(share holder value) ማደግና 㜎ይህንንም ለሟሟላትና በልጦ መገኘት ከፍተኛ ቦታን ይይዛሉ ማለት ነው። በዚህ መልክ በተለይም ባለፉት አስራሰባት ዐመታት አንድ ኢንዱስትሪ ተነቅሎ ወደ ሌላ ቦታ ተወስዶ ሲተከል የስራ ቦታውን ያጣ፣ በዚህም ምክንያት ከድሮው የተሻለ የኑሮ ሁኔታው ዝቅ ብሎ እንዲኖርና የስራ አጥ በመሆን ገበያውን ያጥለቀለቀው፣ ቀስ እያልኩ እክፍላለሁ ብሎ ከባንክ ተበድሮ ቤት የሰራና ለመክፈል ባለመቻሉ ንብረቴ ነው ብሎ ከገመተው የተፈናቀለውና ትዳሩን ያፈረሰው፣ በዚህም ምክንያት ህሊናዊ ቀውስ ደርሶበት የተጎሳቆለው በብዙ ሚለዮን የሚቆጠር ሰራተኛ ነው። በአዲስ የማኔጂሜንት ፍልስፍና የሰለጠነው፣ በቅድሚያ ምርትን ሳይሆን ትርፍን የሚያሰላው አዲሱ የማኔጀር የህብረተሰብ ክፍል(managerial class) በዚህ ዐይነት ጭፍን አመለካከቱ ህበረተሰብአዊ ቀውስ አድርሷል። የዛሬው የካፒታሊስት ሰርዓት የስድሳኛውና የሰባኛው ዓ.ም ዐይነት አይደለም። በዓለም አቀፍ ኩባንያዎች ማበጥና ከባንኮች ጋር መቆላለፍ የየአገሩ መንግስታት ከነበራቸው ህዝባዊ ሚና በመገፍተር የሰፊውን ህዝብ መብት እንዲነጠቅ በማድረግ ድሮ በሙያ ማህበሩ㜎ተጠሪዎቹ አማካይነት መብቱን ያሰጠብቅ የነበረው ሰራተኛ ካለፈው ሃያ ዐመት ጋር ሲወዳደር ዛሬ አቅመቢስ ሆኗል። በዚህ ላይ ደግሞ እንደ አውሮፓ አንድነት ገበያ ዐይነቱ እየተቆላለፈ በመምጣቱ የተነሳ ሰራተኞች ከአንድ አገር ወደ ሌላ አገር በመሄድ በቅናሽ ደሞዝ የሚሰሩበት ሁኔታ በመፈጠሩ የቀደሞው ዐይነት(Manchester Capitalism) ሰራተኞችን የመበዝበዙና መብታቸውን የመንጠቁ ሁኔታ ከምንጊዜውም እያየለ መጥቷል። በተለይም ባለፉት 17 ዓመታት በኢንዱስትሪዎች፣ በመገናኛ መስኮችና በባንኮች መሀከል የተካሄደውን መዋዋጥ፣ ውህደትና መተሳሰር ስንመለከት የተወራለት ግሎባላይዜሽን ለብዙ ቢሊዮን ካፒታል ውድመት ምክንያት ሆኗል። ለምሳሌ በዳይምለር ቤንዝና(ማርሴዲስ) በክራይስለር መሀከል የተፈጸመው ውህደት ከአምስት ዓመት በኋላ የተጠበቀውን ውጤት ስላላመጣ በብዙ ቢለዮን ኦይሮ ኪሳራ ተሸጧል። እንደዚሁም ዲኤም ደብልዩ ከሮቨር ጋር ያደረገውን ውህደት አፍርሶ ወደ ቀድሞው ቦታ በመመለስ ትርፋማ ሆኗል። እንደ ስልክ የመሳሰሉ ካምፓኒዎች ደግሞ ሌላ ተመሳሳይ ካምፓኒ ለመዋጥ ከባንኮች ብዙ ቢሊዮን ኦይሮ በመበደራቸው በዕዳ ዘፍቀው ይገኛሉ። ከቴክኖሎጂ መሻሻል በስተቀር ለሰራተኛውም ሆነ ለተጠቃሚው ያመጣው ይህን ያህልም የሚጠቅም አይደለም። በአጭሩ በዚህ መልክ የተካሄደው መበላላትና መቆላለፍ ብዙ ሀብት እንዲወድምና ሰራተኛው እንዲበደልና ከስራው መስኩ እንዲባረር አድርጓል። ከላይ እንደተጠቀሰው የምርት ክንውን ዓለም አቀፋዊ ባህርይ ሲይዝ የምርት ማምረቻን ዋጋና(production cost) ከፍተኛ ትርፍን ለማካበት ስሌት ውስጥ በማስገባት እንደሆነ በአጭሩ ተቀምጧል። በብዙ የኒዎ ሊበራል ኢኮኖሚስቶችና በየመንግስቶቻቸው እንደሚሰበከው የምርት ክንዋኔ ዓለም አቀፍ ባህርይ መያዝ ለአንድ አገር ጤናማና የተሟላ የኢኮኖሚ ዕድገት ሊያመጣላት አይችልም። ጠቅላላውን ኢኮኖሚ(macro economy)ትተን በግሎባላይዜሽን ስም አንድ ኢንዱስትሪ አንድ የሶስተኛው ዓለም አገር ሲተከል ማምጣት ያለበትን አዎንታዊ ውጤት ጠጋ ብለን እንመልከት። በመስረቱ ማንኛውም የኢንዱስትሪ ተከላ መቶ በመቶ በባለቤቱ ሀብት(capital) ብቻ ሊንቀሳቀስ የሚችል አይደለም። ከአባት ወደ ልጅ የሚተላለፍ በቤተሰብ ቁጥጥር ስር ያለ ኢንዱስትሪ ካልሆነ በስተቀር ማንኛውም ከመጠነኛ ኢንዱስትሪ አንስቶ እስከትልቅ ድረስ ለመንቀሳቀሳ በደንቡ መሰረት ከባንክ ተጨማሪ ብድር መበደር አለበት። በስምምነቱ መሰረት የኢንዱስትሪው ባለቤት ለባንኩ ወለድና የተወሰነውን የካፒታል ክፍል በየጊዜው ማስተላለፍ አለበት። በባንኩና በኢንዱስትሪው መስክ መሀከል መደጋገፍና ጥገኝነት አለ ማለት ነው። የባንኩ መስክ ሊዳብርና ሊስፋፋ የሚችለው ብድር ሲያበድርና ወለድ ሲቀበል ብቻ ነው። ሶስተኛው ዓለም ሄደው የሚተከሉ ኢንዱስትሪዎችን ስንመለከት ግን ከየአገሩ ባንክ ጋር ምንም ግኑኝነት የላቸውም። ለካፒታል የሚተማመኑት ላይ ሆኖ ከሚቆጣጠራቸው ከእናታቸው ኩባንያ ነው። እንደዚህ ዐይነት ግኑኝነት አለመፈጠር በሶስተኛው ዓለም አገር ውስጥ በምርት ክንውን ላይ የተመሰረተ የገንዘብ ኢኮኖሚ እንዳይስፋፋ ከማገዱም በላይ የአገር ውስጥ ባንኮች ባለው የተገደበ የገንዘብ እንቅስቃሴሰ ሊያበድሩ የሚችሉትን በቂ ካፒታል ሊያገኙ አይችሉም። ከዚህ ወጣ ስንል በአገር ውስጥ የሚመረትን ጥሬ ሀብት በሚመለከት፣ ወይም የመለዋወጫ ዕቃዎችን ብንወስድ አዲስ የሚተከለው ኢንዱስትሪ ከእናት ኢንዱስትሪው በሚመጣለት የጥሬ ሀብትና የመለዋወጫ ዕቃ ላይ ነው የሚተማመነው እንጂ አዚያው አገር ውስጥ እየገዛ የምርቱን ክንዋኔ የሚያካሂድ አይደለም ማለት ነው። በዚህም ማን እንደሚያመርት፣ ለማን እንደሚመረትና ምን እንደሚመረት በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ እናት ኢንዱስትሪው ወሳኝ ሚናን ይጫወታል ማለት ነው። አዲስ በተተከለው ኢንዱስትሪ ውስጥ ተቀጥረው የሚሰሩ ሰራተኞችንም የወር ገቢ ስንመለከት፣ ገቢያቸው እራሳቸው ያመረቱትን የፍጆታ ዕቃ እንኳ ገዝተው ሊጠቀሙ የሚያሰችላቸው አይደለም። ብዙ ጥናቶች እንደሚያመለክቱት ሰራተኛው በሚያገኘው ገቢ ገዝቶ ሊጠቀም የሚችለው ኢንፎርማል ሴክተር ተብለው በሚታወቁና ከአዲሱ ኢንዱስትሪ ጋር ምንም ዐይነት ውስጣዊ ግኑኝነት(organic link) ከሌላቸው መስኮች እየገዛ ነው። በሌላ አነጋገር አዲስ የሚተከለው ኢንዱስትሪ ለአንድ አገር የውስጥ ገበያ(home market) ማደግና የስራ ክፍፍል (division of labor) መዳበር የሚያመጣው ውጤት እዚህ ግባ የሚባል አይደለም። በዚህ መልክ ከንጹህ የምርት ማምረቻ ዋጋ ቅነሳና ትርፍ ማካበት አንጻር የተሰላው የኢንዱስትሪ ተከላ ለከተማ ዕድገት፣ ለባህል መስፋፋት፣ ለፈጠራ ስራ ማበብና አዳዲስ ቴክኖሎጂዎችን ለመፍጠር፣ ባጭሩ ለጠቅላላው ኢኮኖሚ ዕድገትና ህብረተሰቡ በተለያዩ ድሮች እንዲተሳሰር ለማድረግ ያለው አስተዋፅዖ አልቦ ነው ማለት ይቻላል። እንደሚታወቀው ደግሞ አንድ አገር እንደ አገር ሊያድግና ሊጠነክር የሚችለው ከሁሉም አንፃር የስራ ክፍፍል ሲዳብርና ይህ እንዲሻሻል ህብረተሰቡ አዲስ የስራ ባህል ሲማር ብቻ ነው። በግሎባላይዜሽን ስም የተስፋፋው ዓለም አቀፋዊ የምርት ክንዋኔ ከላይ የተጠቀሰውን ህብረተሰብአዊ ዕድገት ከማምጣት ይልቅ ሰራተኛውን ንጹህ የዋጋ አካል(cost factor) አድርጎ በመቁጠር ሰራተኛው የባሪያ ደሞዝ እየተከፈለው ከዓመት ዓመት የኑሮው ሁኔታ እንዳይሻሻል ያደርጋል። ልጆችና የልጅ ልጆቹም የዚህ በግሎባላይዜሽን ስም የሚካሄድ አዲሰ የብዝበዛ ሰለባ በመሆን ዘላለማቸውን ዕውነተኛ ነጻነታቸውን ተነፍገው ቀጭጨው እንዲቀሩ ይገደዳሉ። ከዚህ ወጣ ስንል ደግሞ በዚህ ዐይነት መልክ የሚካሄደው ግሎባላይዜሽን በሶስተኛው ዓለም አገሮች፣ በተለይም የፖለቲካ ንቃተ ህሊናና ህብረተሰብአዊ እንቅስቃሴዎች ጎልተው በማይታዩባቸው አገሮች የሚያመጣው ውጤት ከጥቅሙ ይልቅ ጉዳቱ እያመዘነ ሄዷል። በዚህ መልክ በተለይም በመንግስት ቁጥጥር ስር ያሉ የውሃ አከፋፋይ መስክን፣ የመብራትና የቴሌኮሙኒኬሽንን መስኮችን መግዛት የዓለም አቀፍ ኩባንያዎች ስትራቴጂ ሆኗል። እነዚህ በየአገሩ ሰተት ብለው የገቡ ትላልቅ ኩባንያዎች የየመንግስታቱን ደካማ የመከራከር ጎንና ህብረተሰብአዊ ንቃተ-ህሊና ዝቅተኛነት በመጠቀም ኢንቬስት ከማድረግ ይልቅ ትርፋማ በሚሏቸው ክፍሎች(segments) ላይ ብቻ በማትኮር አብዛኛውን የስራ መስክ በመዝጋት ትርፍ ያካብታሉ። ለምሳሌ ለሰፊው ህዝብ ሊዳረስ የሚችል ቋሚ ስልክ (fixed telefon line) ከመትከል ይልቅ የተወሰነውን ክፍል በማውደም ተንቀሳቃሽ ስልክ(mobile) ያስፋፋሉ ። በዚህ መልክ አንድ አገር አዲስ ቴክኖሎጂ ለመማርና በሰፊው የስልክ መስመር ለመዘርጋት ያላት ዕድል ይዘጋል ማለት ነው። የመብራትና የውሃም ጉዳይ እንደዚሁ ሲሆን፣ በተለይም ውሃን በሚመለከት ዓለም አቀፋዊ ኩባንያዎች ለሰፊው ተጠቃሚ ህዝብ አዳዲስ ቧንቧዎች በመዘርጋት ንጹህ ውሃ እንዲጠጣ ዕድል አይሰጡትም። ለምሳሌ የፈረንሳይና አንድ የአሜሪካን የውሃ ካምፓኒ የፊልፕንን የውሃ ኩባንያ ከገዙ በኋላ ለተጠቃሚው ህዝብ ንጹህ ውሃ ለማዳረስ ፈቃደኛ አልሆኑም ። በዚህም ምክንያት በብዙ መቶ ሺህ የሚቆጠር ህዝብ ቆሻሻ ውሃ እንዲጠጣ ተገዷል። በሙስና የዘፈቀውም መንግስት ቆሻሻ ውሃ ለሚጠጣው ህዝብ ሊደርስለት አልቻለም። በዚህም ምክንያት የአንዳንድ አገሮች መንግስታት ለትላልቅ ኩባንያዎች የሸጡትን የህዝብ ንብረት እንደገና በኪሳራ መልሰው እንዲገዙ የተገደዱበት ሁኔታ ተፈጥፘል። ከላይ የተዘረዘረውን የግሎባላይዜሽን ሂደት በአጠቃላይ ስንመለከት በተለይም በዚህ ዓለም አቀፋዊ የምርት ክንዋኔ የሶስተኛው ዓለም አገሮች የወስጥ ገበያ በፍጹም ሊያድግና ከውስጥ ህብረተሰብአዊ መተሳሰር ሊፈጠር አልቻለም። የስራ ክፍፍል ሊዳብርና ሊስፋፋ በማይችልበት ሁኔታ ውሰጥ ዕውነተኛ ግለሰብአዊ ፈጠራና ድርጊት አይዳብርም። ይህ በሌለበት ሁኔታ ውስጥ ደግሞ የቴክኖሎጂ ምጥቀት ሊታይና የሳይንስ ዕድገት በፍጹም ሊኖር አይችልም። የቴክኖሎጂ ዕድገት በማይታይበትና ህብረተሰብአዊ የስራ ክፍፍል በማይዳብርበት ቦታ አንድ አገር እንደ ህብረተሰብ ልትገነባና ለህዝቦቿ የኑሮ መረጋገጫ ሊሆኑ የሚችሉ መሰረታዊ ነገሮችን ልታቀርብ አትችልም። ግለሰቦችም ሆነ ጠቅላላው ህብረተሰብ ነጻነት ተሰምቷቸው ማንነታቸውን በማወቅ ታሪክን እየሰሩ ብሄራዊ ነፃነታቸውን ሊያስከብሩ አይችሉም። በአጭሩ ግሎባላይዜሽን ከላይ የተጠቀሱትን መሰረታዊ ነገሮች ሊያሟላ የማይችል ብቻ ሳይሆን ህብረተሰቦች እንዲመሰቃቀሉና እርስ በርስ እንዲበላሉ በር የከፈተና የሚከፍት ነው። ዛሬ በዓለም አቀፍ ደረጃ የምናየው ህብረተሰብአዊ መመሰቃቀል፣ የሀብት መዛነፍና የማያስፈልግ የርስ በርስ ጦርነትና የታሪክና የባህል ወድመት፣ እንዲሁም ደግሞ በወጣት ልጆች ላይ የሚደርሰው እጅግ የሚዘገንን ስራ፣ በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ ከዚህ እጅግ በፈጠነ መልክ በየአገሮች ውስጥ እየሰገሰገ ከገባና ታሪካዊ ሂደቶችን ካላገናዘበ የግሎባላይዜሸን ሂደት ጋር በጥብቅ የተያያዘ ነው ብሎ መናገር ይቻላል። ከዚህ ስንነሳ ግሎባላይዜሽንን እንደ ዕድገት አምጭና አጋዥ አድርገን ልንቆጥር አንችልም። ብዙ ጥናቶችና ያለው ዓለም አቀፋዊ ተጨባጭ ሁኔታ ይህንን ነው የሚያረጋግጠው። ከምርት ዓለም አቀፋዊነት ወደ ፊናንስ ገበያ! ግሎባላይዜሽን በምርት ክንውን ዓለም አቀፋዊነትና „በዓለም አቀፋዊ የስራ ክፍፍል“ ብቻ የሚገለጽ አይደለም። ለኢንዱስትሪ ተከላም ሆነ ምርት ዓለም አቀፋዊ ባህርይ እንዲኖረው ከተፈለገ የፊናንስ ገበያ መዳበር እጅግ አስፈላጊ ነው። ዓለም አቀፋዊ ተቀባይነት ባለው የውጭ ገንዘብ ብቻ ነው ምርት ከአንድ ቦታ ወደ ሌላ ቦታ ተወስዶ ሊሸጥና ኢንዱስትሪዎችም ባህርን አቋርጠው ሊተከሉ የሚችሉት። በዚህ ረገድ ለግሎባላይዜሽን መስፋፋት የግዴታ በተለያየ መልከ ሊገለጽ የሚችል የገንዘብ ገበያ መዳበር አስፈላጊ ነው። በተለይም እ.አ ከ1973/74 ዓ.ም በኋላ የተከሰተው ልዩ የኢኮኖሚ ሁኔታ ዓለም አቀፋዊ የፊናንስ ገበያ እንዲያድግና ራሱን ችሎ እንዲወጣ መንገዱን አዘጋጅቶለታል። በዚሁ ዓ.ም ከሁለተኛው ዓለም ጦርነት በኋላ በጥልቀትም ሆነ በስፋት ስር እየሰደደ የመጣው በኢንዱስትሪ አገሮች የታየው ኢኮኖሚያዊ ቀውስ ለፊናንስ ገበያ ማደግ የራሱን አስተዋጽዖ ሊያደርግ ችሏል። በስራ ላይ ሊውል ያልቻለው ካፒታል(ገንዘብ) ትርፍ ወደ ሚያመጣበት ቦታ በመሸጋሸግ ብድር ለሚፈልጉ የሶስተኛው ዓለም አገሮች በተለይም በኢንዱስትሪ እያደጉ በመጡ እንደ እነ ሜክሲኮና ብራዚል እንዲሁም ደቡብ ኮርያ ለመሳሰሉ አገሮች የካፒታል ምንጭ ሆኗል። ይህንን ጉዳይ የተገነዘቡ ገንዘባችውን በምርት ክንውን ላይ ለማዋል ያልቻሉ ባለሀብታሞች በተለይም እንደ ለንደን የመሳሰለው ከተማ ባንኮች ውስጥ በማሰቀመጥ የኦይሮ ዶላር ገበያ(Euro-Dollar Market) ተብሎ ለሚጠራው ልዩ የፊናንስ ገበያ መቋቋምና ማደግ አመቺ ሁኔታ ፈጥረዋል። በተለይም ትላልቅ የአሜሪካን ባንኮች የተትረፈረፈውን የዶላር ክምችታቸውን ወደ ለንደን በማዘዋወር ከፍተኛ ወለድ የሚያካብቱበት ሁኔታ ሊፈጠርላቸው ችሏል። በተጨማሪም በዘይት ዋጋ መወደድ ምክንያት በብዙ ቢሊዮን ዶላር የሚቆጠር ያካበቱ የዘይት አምራች አገሮች በየአገሮቻቸው ኢንቬስት ሊያደርጉ ያልቻሉትን ዶላር በለንደንና በአንዳንድ ከቀረጥ ነፃ የሆኑ ትናንሽ አገሮች በማስቀመጥ (recycle) ለዓለም አቀፋዊ የዕዳ ማደግና መስፋፋት ምክንያት ሊሆኑ በቅተዋል። በተለይም አርጀንቲና፣ ብራዚል፣ ሜክሲኮና አንዳንድ ትንሽ 㗹ዕድገት የሚታይባቸው አገሮች ከካፒታል ገበያ ላይ ዶላር በመበደር ኢንዱስትሪዎችን በየአገሮቻቸው በመትከል ትክክለኛ የኢንዱስትሪ ፖሊሲ ለመከተል የቻሉ መስሎ ታያቸው። ይህ ከካፒታል ገበያ ላይ ዶላርን እየተበደሩ መውሰድና ኢንዱስትሪዎችን መትከል በአንድ በኩል በየአገሮች ውስጥ ያልተስተካከለና አካባቢን የሚያቆሽሽ ዕድገት ሲያመጣ ፣ በሌላ ወገን ደግሞ ለኢንዱስትሪ አገሮች አዲስ ገበያን ፈጠረላቸው። ምክንያቱም በተበደሩት ዶላር የግዴታ ማሽኖችንና 㜎የመለዋወጫ ዕቃዎችን ከኢንዱስትሪ አገሮች መግዛት ስላለባቸው ነው። ይህ ዐይነቱ የኢንዱስትሪ ፖሊሲ ሁለት ሁኔታዎችን ፈጠረ። እነዚህ ተበዳሪ አገሮች ገበያ በመሆን ዶላሩን መልሰው ወደ ኢንደስትሪ አገር ባንኮች ማስተላለፍ ነበረባቸው። በተጨማሪም ወለድና የወለድ ወለድ(compound interest)በመክፈል ከተበላሸ የኢንዱስትሪ ፖሊሲ ጋር ተደምሮ የዕዳው መጠን እየተቆለለና ሊከፍሉ የማይችሉበት ሁኔታ እየተፈጠረ መጣ። በተለይም የፕሬዚደንት ሬገን አስተዳደር የተከተለው ወለዱን ከፍ የሚያደርግ ፖሊሲ- በጊዜው ወለዱ 20% ያህል አድጎ ነበር- እንደ ሜክሲኮ የመሳሰሉ አገሮችን ብድሩን በተባለው ወቅት መክፈል የማይችሉበት ሁኔታ ፈጠረ። ይህ የብድር ቀውስ እ.አ በ1982 ዓ.ም ላይ አፍጦ አግጦ በመውጣት በተለይም የአሜረካንን ባንኮች አስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ ከተታቸው። እነ አይ ኤም ኤፍ የመሳሰሉት በመፘፘጥ ሜክሲኮ የተወሰነውን ዕዳ ልትከፍል የምትችልበትን ሁኔታ አዘጋጁ። ለዚህ ደግሞ ሜክሲኮ ለባንኮች ዕዳውን ለመክፈል እንደገና በአይ ኤምኤፍ አማካይነት ሌላ ብድር ማግኘት ነበረባት። በዚህ ዕዳውን እዚያው በዚያው ማሸጋሸግ( debt rescheduling) ባንኮች ለጊዜው እስትንፋስ ሲያገኙ የሚክሲኮና የሌሎች ተበዳሪ አገሮች ዕዳ እየተቆለለና ወደ ውስጥ የሚፈልጉትን የኢኮኖሚና የማህበራዊ ፖሊሲ ተግባራዊ ለማድረግና ለህዝቦቻቸው የኑሮ ማረጋገጫ የሆነ የስራ መስክ ሊከፍቱ የማይችሉበት ሁኔታ ተፈጠረ። በተለይም ከ1982 ዓ.ም ጀምሮ የአይ ኤምኤፍ ሚና እያደገ መምጣትና በነዚህ አገሮች ኢኮኖሚ ፖሊሲ ውስጥ ጣልቃ መግባት ያለውን የተቆጠበ ሀብት(scarce resources) በስነ-ስርዓት ተግባር ላይ በማዋል ከውስጥ ዕውነተኛ ሀብት(real wealth) እንዳይዳብርና ህዝቦቻቸውም ተጠቃሚ እንዳይሆኑ አገደ። የነዚህ አገሮች ደራሽ ከበርቴዎችና የመንግስት ቢሮክራቶች ከፊናንስ ገበያ ጋር በመቆላለፍ ያልተስተካከለ ዕድገትን በማራማድ በዚያውም መጠን በከፍተኛ ደረጃ ህብረተሰብአዊ ጭቆናን አስፋፉ። ይህ ዐይነቱ ሁኔታ በነዚህ አገሮች ውስጥ የተፈጥሮ የማሰብ ኃይልን በማናጋት የተወሰነውን የህብረተሰብ ክፍል ወደ አመጽና ወደ አልባሌ ቦታዎች በማሰማራት አጠቃላይና የተወሳሰበ ህብረተሰብአዊ መመሰቃቀል ፈጠረ። እንደ ሜክሲኮና ብራዚል የመሳሰሉት አገሮች ውስጥ በተለይም በድረግ(Drug) የናጠጡ የህብረተሰብ ክፍሎች በመፈጠር ለአገዛዙ በቀላሉ መፈናፈኛ እንዳይኖረው አገዱ። በተለይም ዛሬ ሜክሲኮ በድረግ ካርቴሎች(Drug Cartel) ቀጥጥር ስር ያለች አገር ልትሆን በቃች። ይህ ዓለም አቀፋዊ የብድር መስፋፋትና የሶስተኛው ዓለም አገሮች በካፒታል ገበያ ላይ ጥገኛና ተበዝባዥ መሆን በአፍሪቃ አገሮች ውስጥ ልዩ ቦታ ይኖረዋል። ብዙ የአፍሪቃ አገሮች የተበዳሪነትን ችሎታ(credit worthy) ማሟላት ስለማይችሉ ይበደሩ የነበረው ከኢንዱስትሪ አገሮችና ከዓለም አቀፍ አበዳሪ ድርጅቶች በተለይም ከእነ አይ ኤምኤፍ ከመሳሰሉት ነው። ይኸኛው ከዚያኛው የሚለየው እንደነ አይ ኤምኤፍ የመሳሰሉት የበለጠ በየአገሮች ገብቶ ለመፈትፈትና በቀጥታ የኢኮኖሚ ፖሊሲያቸውን ለማጠናቀር ያመቻቸዋል። ከጋና እስከ ኢትዮጵያ ድረስ ተግባራዊ የሆኑትን የኒዎ ሊበራል ኢኮኖሚ ፖሊሲዎች ለተመለከተ ዛሬ እንደምናየው ውጤቱ አደገኛ ብቻ ሳይሆን በቀላሉ ልንወጣ የማንችለው ሁኔታ ውስጥ ከትቶናል። ያም ሆነ ይህ አንድ አገር በዓለም አቀፍ ንግድ ውስጥ የግዴታ የመሳተፏን ያህል የግዴታ የተወሰነ ብድር ያስፈልጋታል። ዕዳው ግን የአገሩን የኢኮኖሚ ዕድገት የማያቃውስና ሀብትን የማያባክን እንዲሁም ደግሞ ህብረተሰቡን የማያዘበራርቅና ፍጥጫን የማያስከትል መሆን አለበት። በአንድ አገር ውስጥ ጤናማ ዕድገት ሊመጣና ብድርም አጋዥ ሊሆን የሚችለው በተለይም ከ1973 ዓ.ም ወዲህ በተፈጠረው የፊናንስ ገበያ መሰረት አይደለም። የሁሉንም አገሮች ጥቅም እንደ የሁኔታው ሊያስተናግድ የሚችል አዲስ የፊናንስ ገበያ(financial architecture) ሲዋቀርና እንደነ አይ ኤምኤፍና የዓለም ባንክ የመሳሰሉት አፍራሽ ድርጅቶች በየአገሮች እየገቡ እንደፈለጉት የመፈትፈት ዕደል እንዳያገኙ ሲደረግ ብቻ ነው። ከብድር ፖሊሲ ወደ ካሲኖ ካፒታሊዝም!! አዲሱን የቁማር ጨዋታ(speculation) ለመረዳት በተለይም ከሁለተኛው ዓለም ጦርነት ከ1945 ዓ.ም ወዲህ የተፈጠረውን አዲስ የኃይል አሰላለፍና የስራ ክፍፍል እንዲሁም ደግሞ የፊናንስ አወቃቀር በመጠኑም ቢሆን መረዳት የሚያስፈልግ ይመስለኛል። ከሁለተኛው ዓለም ጦርነት በኋላ አሜሪካ በአሸናፊነት ስትወጣ ራሷ በምትፈልገው መልክ የዓለምን ገበያ ለማዋቀር አመቺ ሁኔታ ነበራት። 70% የሚሆነው የዓለም ወርቅ ክምችት የአሜሪካን ሴንትራል ባንክ ውስጥ ይገኝ ነበር። ሁለተኛ፣ አሜሪካ በቀጥታ በጦርነት ውስጥ ስላልተካፈለች ኢኮኖሚዋ አልወደመም ነበር። ከሌሎቹ አገሮች ጋር ስትወዳደር የውስጥ ገበያዋም ሆነ የቴክኖሎጂ ዕድገቷ በተሻለ ሁኔታ ላይ ይገኝ ነበር። በዚህ ላይ ደግሞ በፖለቲካውም ሆነ በሚሊታሪ መስኩ አይላ የምትገኝ አገር ነበረች። በዚህ ምክንያት የዓለም ኢኮኖሚ፣ በተለይም ደግሞ የንግድ ልውውጥና የዶላር ሚና በሷ ፍላጎት የሚደነገግና ፍላጎቷን የሚያንፀባርቅ እንደሆን ሆኖ ሊዘጋጅ ችሏል። የዶላር ሚና ዐይነተኛን ቦታ መያዝ በተለይም ሌሎች የኢንዱስትሪ አገሮች ገንዘባቸውን ከዶላር ጋር በማያያዝ፣ በሌላ ወገን ደግሞ ዶላር ከወርቅ ጋር በመያያዝ ዓለም አቀፋዊ ተቀባይነት ያለው ዋናው የንግድ መገበያያ ገንዘብ ሊሆን በቅቷል። ዶላርም ሆነ ሌሎች የኢንዱስትሪ አገር የውጭ ከረንሲዎች ተለዋዋጭ መሆናቸው ቀርቶ በተወሰነ ክልል ውስጥ ብቻ እንዲንቀሳቀሱ በማድረግ (managed fixed exchange rate system) ለዓለም ንግድ ማበብና መስፋፋት አመቺ ሁኔታ እንደፈጠሩ የማይታበል ሀቅ ነው። አሜሪካንም ባላት ሚና መሰረትና ኮሙኒዝምን ለመዋጋት ባላት የጠበቀ ፍላጎት የምዕራቡ ኢኮኖሚ አይሎ እንዳይወጣ ከነበራት አፍራሽ ተግባሯ በመቆጠብ- የመጀመሪያው ዕቅዷ የቀረውን የጀርመንን ኢንዱስትሪ ድምጥማጡን ማጥፋትና የእርሻ አገር ብቻ ማድረግ ነበር- ብዙ ሀብት ወደ አውሮፓ በማፍሰስ በጦርነቱ የፈራረሰው ኢንዱስትሪና ኢኮኖሚ መልሶ እንዲገነባ ያልተቆጠበ ሚና ተጫውታልች። እንደነ ጀርመን የመሳሰሉት አገሮች አሰራአምስት ዐመት በማይሞላ ጊዜ ውስጥ ኢኮኖሚያቸውንና የፈራረሱትን ከተማዎች መልሶ በመገንባት በአንድ በኩል የውስጥ ገበያው ሲዳብር በሌላ ወገን ደግሞ ዕቃዎችን ወደ ውጭ ኤክስፖርት ለማድረግና ብዙ ዶላር ለማከማችት ቸለዋል። በተለይም ከ1965 ዓ.ም ጀምሮ ጀርመንና ጃፓን በውጭ ንግዳቸው አሜሪካንን እየቀደሙ በመምጣት የዓለምን ገበያ መሻማት ይጀምራሉ። አብዛኛዋን ሀብቷን በሜሊታሪና በኤንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ላይ እያፈሰሰች የመጣችው አሜሪካ በጃፓንና በጀርመን ትቀደማለች ። በዚህም ምክንያት የዶላር ክምችት በአውሮፓ ውስጥ እያደገና ከአሜሪካን ቁጥጥር ውጭ እየሆነ ይመጣል። በተጨማሪም በቬትናም ጦርነት በመወጠሯ ዶላርን በብዛት በማተም በዓለም አቀፍ ደረጃ የሚሽከረከረው ገንዘብ አሜሪካ ልትለውጠው ከምትችለው ወርቅ በላይ እየሆነ ይመጣል። በብሬተንስ ወድስ ስምምነት መሰረት ከአሜሪካ ውጭ የሚገኘውን ዶላር አሜረካ በወርቅ የመለወጥ ግዴታ ነበረባት። ከ1960 ዓ.ም መጨረሻ ጀምሮ ግን አሜሪካ ግዳጇን ልታሟላ አልቻለችም። ሁኔታውን ረገብ ለማድረግ የተወሰዱት ስብሰባዎችና ስምምነቶች በሙሉ የአሜሪካንን የውጭ ንግድ መዛባት ረገብ ሊያደርጉት አልቻሉም። ስለሆነም የፕሬዚደንት ኒክሰን አስተዳደር በ1971 ዓ.ም ወርቅን በዶላር ለመለወጥ እንዳማይችል ያስታውቃል። በ1973 ዓ.ም ዶላር ከሌሎች ጠንካራ ገንዘቦች ጋር ሲወዳደር ዋጋው ዝቅ እያለ ይመጣል። የዶላር ዋጋ ዝቅ ማለት ከውጭ ንግድ አንፃር ለአሜረካን የሚያመች ቢሆንም እየተቦረቦረ የመጣው የአሜሪካ ኢኮኖሚ የበላይነት ሊገታ አልቻለም። አሜሪካን ከአንድ ኢኮኖሚ ቀውስ ወደ ሌላ በመግባት ቢያንስ የኢኮኖሚ የበላይነቷን እያጣች መጣች። አዲስ የተፈጠረው ኢኮኖሚያዊ የኃይል አሰላለፍና የከረንሲዎች ልውውጥ ቋሚ መሆኑ ቀርቶ ዋጋው በገበያ ላይ በጠያቂና በአቅራቢ መሀከል መደንገጉ ብዙ ከረንሲ በየሰዓቱና በየቀኑ ከአንድ አገር ወደ ሌላ አገር የሚሽከረከር ሊሆን ቻለ። በየጊዜው በከረንሲዎች መሀከል የሚታየውን የዋጋ ዝቅና ከፍ ማለት ለመጠቀም(arbitrage)የገንዘብ ከበርቴዎች ገንዘባቸውን በተጨባጩ ኢኮኖሚ ላይ ኢንቬስት ከማድረግ ይልቅ ወደ ቁማር ጨዋታ ገቡ። በዚህም ምክንያትና በየጊዜው በወለድ ከፍና ዝቅ ማለት የተነሳ የዓለም የፊናንስ ገበያ ከምን ጊዜውም የበለጠ ተጎጂ በመሆን በተጨባጩ ኢኮኖሚና በጠቅላላው ከፊናንስ ጋር የተያያዘው የቁማር ጨዋታ መሀከል የሰማይና የምድርን ያህል ርቀት እየታየ መጣ። ይህንን ሁኔታን ለመቆጣጠር አዳዲስ መሳሪያዎች ቢዳብሩም የፊናንስ ገበያውን ከጠቅላላው የምርት ክንውን ጋር ሚዛናዊ ሆኖ እንዲጓዝ ዕድል አልሰጠውም። በ1980 ዓ.ም ቦታውን የወሰደው የፕሬዚደንት ሬገን መንግስት አዲስ የውስጥና ዓለም አቀፋዊ የንግድ ፖሊሲ መከተል በማመን የኒዎ ሊበራሊዝምን( The Washington Consensus) ርዕዮተ ዓለም አርማ በማንሳት ሁሉም አገሮች እንዲከተሉት ያደርጋል። በዚህ በአዲሱ የነፃ ገበያ ፍልስፍና ፖሊሲ መሰረት የዓለም ንግድ ብቻ ሳይሆን የካፒታል ገበያ ልቅ እንዲሆን ይደረጋል። በፕሬዚደንት ሩዝቬልት በ1933 ዓ.ም በንግድ ባንክና በኢንቬስትሜንት ባንኮች መሀከል የነበረው የስራ ክፍፍል ግልጽ ሆኖ ያስቀመጠውና የንግድ ባንኮችም በስፔኩሌሽን ውስጥ እንዳይገቡ ያገደው ግላስ-ስቴጋል (Glass-Steagal Act) በሁለት የሴናት ተወካይች ተዘጋጅቶና ተግባራዊ እንዲሆን ሁኖ የወጣው ህግ እንዲፈርስ በማድረግ የንግድ ባንኮችም በተዘዋዋሪ የቁማር ተጫዋች ተካፋይ እንዲሆኑ መንገድ ይከፈትላቸዋል። ይህ ልቅ አዲስ የካፒታል ገበያ( capital market) ለኒዎ ሌበራል ኢኮኖሚስቶች ሁኔታውን በማመቻቸት አዳዲስ የፊናንስ ዘዴዎችን(financial instruments)በመፍጠር የገንዘብ ካፒታል ከተጨባጩ ኢኮኖሚ(real economy)ተላቆ ብቻውን እንዲሽከረከር መንገዱን ያዘጋጃሉ። በዚህም ምክንያት የኢንዱስትሪን ዕድገት ለማስፋፋትና ምርትን ለማምረት መጠቀሚያ የነበረው የካፒታል ገበያ ሚና(primary market) ወደ ከፍተኛ ደረጃ በመሸጋገር የካፒታል ገበያው ለሁለተኛው ገበያ(secondary market)መድረኩን በመልቀቅ የኢንድስትሪ ድርሻ ማረጋገጫ(stock market paper)ይህ ዋናው መገበያያ መድረክ በመሆን ወረቀቱ ከአንድ እጅ ወደ ሌላ በመሸጋገር ከተጨባጩ ኢኮኖሚ እየተነጠለ በመምጣት በተለይም ለደራሽ ኢኮኖሚስቶች ከሰፊውና ከየዋሁ ህዝብ ገንዘብ መምጠጫ መንገድ ሊሆን በቅቷል። እነዚህም በቀላሉ ሀብታም ሲሆኑ ቁማር እጫወታለሁ ብሎ በመጓጓት ገንዘቡን እየከሰከሰ የኢንድስትሪ ድርሻ ወረቀት የገዛ የመሰለው ራቁቱን እንዲሄድ ተገዷል። ከ1985 ዓ.ም ጀምሮ እየሰፋ የመጣው የካፒታል ገበያ እጅግ የተወሳሰቡ የፊናንስ መሳሪያዎች እንዲፈጠሩ በማድረግ የገንዘብ ሚናና ሀብት ማካበት እንዲሁም ደግሞ ገንዘብን በገንዘብ ኃይል ማከማችትና መበልጸግ የሚለው እያየለ በመምጣቱ የካፒታል ገበያ ከቁጥጥር ውጭ በመውጣት ብዙ አገሮችን እያሳተፈና ኢኮኖሚያቸውንም እየተቆጣጠረ መጣ። በተለይም በ1997 ዓ.ም የብዙ ኤሺያ አገሮችን ሀብት የጠራረገውና በአንድ ወቅት ሀብታም የነበሩ ወደ ሱቅ ባልደረቤነት በመለወጥ ተራ ነጋዴ የሆኑት በዚህ የቁማር ጨወታ ውስጥ በመግባታቸው ነው። ይህ ሳይንስ የሚመስለው የተወሳሰበ የማቲማቲካል ሞዲል በመሰረቱ በምንም ዐይነት ከሳይንስ ጋር የማይገናኝና ህብረተሰብአዊ ችግርን የማይፈታ እንደ አሜሪካ የመሳሰሉትን አገሮች ሳይቀር ከኢንዱስትሪ ካፒታሊዝም ወደ ካሲኖ ካፒታሊዝም እንዲለወጡ በማድረግ አዳዲስ የስራ መስክ ለመክፈት ያለው ኃይልና ዕውነተኛ ህብረተሰብአዊ ሀብት ለመፍጠር ያለው ችሎታ እዚህ ግባ የማይባል ሆነ። እነዚህ አዳዲስ የፊናንስ መሳሪያዎች ከነበሩት የፊናንስ መሳሪያዎች ጋር በመጣመርና „እየተሻሻሉ“ በመምጣት ለካፒታል ገበያው ልዩ እምርታ በመስጠት ሁኔታውን ውስብስብ በማድረግ ከቁጥጥር ውጭ መጡ። ለምሳሌ ካሉት የፊናንስ ገበያ መሳሪያዎች የፈለቀው ወይም የዳበረው(derivatives) ንጹህ የቁማር ጨዋታ በመሆን በሁለት የቁማር ተጫዋቾች መሀከል እንደሚካሄድ ዐይነት የሀብት መሸጋሸጊያ መንገድ በመሆን አንደኛውን በአንድ ጊዜ ሀብታም ሲያደርገው ሌላውን ደግሞ ሀበቱ እንዲሟጠጥ ያደርጋል።ለምሳሌ የዶላር ዋጋ ወይም የዘይት ዋጋ በበርሜል ወይም ደግሞ አንድ ላይ ተጣምሮ የሚሰላ የፊናንስ ገበያ (indices) ዋጋው ከተወሰነ ቀናት ወይም ወራት በኋላ ሊያድግ ይችላል በሚል ወይም የዶላር ወጋ ወይም ሌላ ካረንሲ በዚህ መጠን ዝቅ ሊል ይችላል በሚል ብዙ ቢሊዮን ዶላር በማፍሰስ ይወራረዳሉ። በዚህ ዐይነት ጨዋታ ውስጥ የሚሳተፉ ኢንቤስትሜንት ባንኮች ኢንስቲቱሽናል ኢንቬስተርስ ከሚሏቸውም እንደ ንግድ ባንክና ኢንሹራንስ ኩባንያዎች ተጨማሪ ብድር በመውሰድ ለጨዋታው ልዩ ዕምርታ በማከል የኪሳራውም ሆነ የዕድሉ ተካፋይ ብዙ ኃይሎች እንዲሆኑ ይገደዳሉ ማለት ነው። በዚህ ምክንያት የንግድ ባንኮችና የኢንሽራንስ ኩባንያዎች ሚናቸውን በመርሳትና በመንግስታት የተከፈተላቸውን ሀብትን የማሸጋሸግ ቀዳዳ እየተጠቀሙ የብዙ ሚሊዮን ህዝብ ሀብት እንዲባክን ያደርጋሉ። በአንፃሩ ደግሞ በዚህ ዘዴ የተጠቀሙት አዲስ ኢኮኖሚስቶች የራሳቸውን ምሽግ በመመሸግ የተንደላቀቀ ኑሮ በመኖር ሌላ ሀብት ማምጫ ዘዴ ይፈልጋሉ። ለምሳሌ ማረጋገጫ(Hedge Fund) ሌላው ማጭበርበሪያ ዘዴ በጥንታዊ መልኩ ተግባራዊ የሚሆን ሳይሆን እንደ ዘይት የመሳሰሉት ስትራተሬጂክ ጥሬ ሀብቶች የሚገዛበትና ጠቅላላው የዓለም ጥሬ-ሀብት በጥቂት ከበርቴዎችና በኢንዱስትሪ አገሮች ቁጥጥር ስር እንዲውል የሚደረግበት የረቀቀ ልዩ የቁማር ጨዋታ ዘዴ ነው። በጥንታዊ መልኩ ሄጅ ፈንድ ማለት በከረንሲ ልውውጥና ዕድገት ምክንያት በሺያጭና በገዢ መሀከል የሚደረግ ልዩ ስምምነት ሲሆን፣ በተስማሙበት የከረንሲ ዋጋ ሻጪው ለገዢው ከተወሰነ ጊዜ በኋላ ዕቃውን ወይም እህልን እንዲልክለት ስምምነት ይገባሉ። ስምምነቱን ከተዋዋሉ በኋላ የሚፈጠር የከረንሲ ልዩነት እንደ ዋጋ መተመኛ አይሆንም ማለት ነው። ይህ ጥንታዊ ጤናማ የገበያ መነገጂያ ዘዴ አሁን ወደ ንጹህ ቁማር ጨዋታ በመለወጥ በተለይም እንደዘይት የመሳሰሉት አስፈላጊ ጥሬ ሀብቶች ከስድስት ወር በፊት ቀደም ብሎ በመግዛት በዓለም ገበያ ላይ የዘይት ዕጥረት ያለ በማስመሰል የነዳጅ ዋጋ ከሚገባው በላይ ከፍ እንዲል በማድረግ በተለይም መጠነኛ ገቢ ያለው ህዝብ እንዲሰቃይ ያደርጋሉ። ይህ ቀደም ብሎ የሚደረግ የገበያ ስምምነት(future market deals) ለስንዴና ለዘይት እንዲሁም ደግሞ ለሌች ስትራቴጂክ ጥሬ ሀብቶች መወደድ ምክንያት ሊሆን በቅቷል ማለት ይቻላል። በዚህም ምክንያት በዓለም ላይ ተሰራጭተው የሚገኙ ብዙ ስትራቴጅክ ጥሬ ሀብቶች በነዚህ ኢንቬስትሜንት ባንኮች ቁጥጥር ስር እየዋሉ በመምጣት አሁን ደግሞ እንደ ቻይናና ሌሎች የአረብ አገሮች ተካፋይ በመሆን ባላቸው ሀብት (state funds) እየተመኩና ቁማር እየተጫወቱ የዓለምን ህዝብ ኑሮና የገንዘብ ገበያ እያናጉ ነው። እነዚህ አዲስ ኤንቬስትሜንት ባንኮች በዚህ ብቻ ሳይወሰኑ የትላልቅ ኢንዱስትሪዎችንና የመገናኛ መስመሮችን ድርሻ(shares) በመግዛትና ወሳኝ ሚናን በመጫወት ለስራ መስክ መፈናቀልና ኢንዱስትሪዎች ከአንድ ቦታ ተነቅለው ወደ ሌላ ቦታ እየወሰዱ በመትከል ህብረተሰብአዊ ሚዛንን በማዛባት የትርፍ ትርፍን እያካበቱ ነው። በዚህም ሳይወሰኑ ህንፃዎችንና ቤቶችን በመግዛት ካደሱ በኋላ የቤት ኪራይ እንዲጨምር በማድረግ ለብዙ ዐመታት ተከራይተው ይኖሩ የነበሩ ተከራዮች እንዲፈናቀሉና ባልባሌ ቦታ እንዲኖሩ እየተገደዱ ነው። በዚህም ምክንያት እንደ ለንደንና ፓሪስ እንዲሁም ሞስኮውና ኒዎርክ ለመኖር የማይቻለበት ቦታ ሲደረስ፣ የከተማ ቦታዎች ሙሉ በሙሉ በእነዚህ እንደ አንበጣ ቀንጥሰውና ድምጣመጡን አጥፍተው የሚጠፉ የዘመኑ ደራሽና ምንም ዐይነት ስነ-ምግባር የሌላቸው እዚህና እዚያ እንደ ዘላን የሚሽከረከሩ ኃይሎች ቁጥጥር ስር እየዋለ መጥቷል። ዓለም ዛሬ ኢንቬስትሜንት ባንኮች ተብለው በሚጠሩ በተለይም ቋሚነታቸው አሜሪካ የሆኑ ቁጥጥር ስር ወድቃለች። የዓለም ስትራቴጂክ ጥሬ-ሀብቶች በነዚህ ባንኮች ቁጥጥር ስር ያሉ ናቸው። የእነዚህ ከኢንዱስትሪ ካፒታሊዝም ጋር መገናኘትና መንግስታትን መቆጣጠር ዛሬ ለምናየው የእርስ በርስ ጦርነት ለሚመስለው የወንድማማቾች ጦርነት ዋና መነሻ ሆኗል። አገራችንም የዚህ ሰለባ በመሆን እነዚህ ኢንቬስተሮች መጥተው ኢንቬስት እንዲያደርጉ የኢህአዴግ መንግስት መንገዱን አመቻችቶላቸዋል። ከ1980ዎቹ መግቢያ ጀምሮ ልቅ እየሆነ የመጣው አዲሱ የካፒታል ገበያ ይህንን ሲመስል ፖሊሲውን የሚያራምዱት አገሮችና መንግስቶቻቸውም የዚህ ሰለባ በመሆን ለስራ መስክ መፈራረስ፣ ለዓለም ንግድና ምርት መቀዝቀዝ እንዲሁም ደግሞ ሀብት በዓለም አቀፍ ደረጃ በእኩልነት እንዳይስፋፋና የዓለም ህዝቦች ተጠቃሚ እንዳይሆኑ አግዷል። በዚህ አዲስ የፊንስ መሳሪያና ገበያ እንዲሁም የቁማር መጫወቻ ዘዴ ከንግድና ከምርት ጋር ያልተያያዘ በየዕለቱ ከ1.5 ትሬሌየን እስከ 3 ትሬሊየን የሚጠጋ የአሜሪካ ዶላር በዓለም አቀፍ ደረጃ ሲሽከረከር፣ ዕቃንና አገልግሎትን በዓለም ገበያ ለይ ለመሸጥም ሆነ ለመግዛት 600 ቢሊዮን ዶላር ብቻ ይወጣል ወይም በዚህ የሚገመት ዕቃና አገልግሎት ይሸጣል። በዚህም ምክንያት በገንዘብ ገበያ ዕድገትና በቁማር ጨዋታ መሀከል በአንድ በኩል፣ በሌላ ወገን ደግሞ በፊዚካል ኢንቬስትሜንት መሀከል ከፍተኛ ልዩነት አለ። ለምሳሌ ትምህርት ቤቶችና ድልድዮችን ማደሻ እንዲሁም ደግሞ ለሰው ልጅ መኖሪያ የሚያገለግሎ መኖሪያ ቤቶችን መስሪያ ገንዘብ ሲጠፋ በአንፃሩ ግን ገንዘብ የቁማር መጫወቻ በመሆን በብዙ ሚሊዮን የሚቆጠር ህዝብ ይሰቃያል። በፊዚካል ኢንቬስትሜንትም ዝቅ እያለ መምጣት በብዙ ሚሊዮን የሚጠጋ ህዝብ ለአደጋ መጋለጥ ብቻ ሳይሆን የየአገሩ መንግስታት ከቀረጥ የሚገኝ በቂ ገቢ ማግኘት ስለማይችሉ አስፈላጊውን ለህዝቦቻቸው ማድረግ የሚገባቸውን እንደ ጤና መስክ መስፋፋትና ድልድዮችን መጠገን ወይም ደግሞ ለወጣቱ የስራ መስክና የባህል ማዕከል ለመክፈት የማይችሉበት ደረጃ ደርሰዋል። ይህ ሁኔታ በተለይ በአሜሪካ በመስፋፋቱና ድልድዮችም በየጊዜው ስለማይጠገኑ ትላልቅና ከባድ መኪናዎች በሚያልፉበት ጊዜ ስለሚገረመሱ ለብዙ ሰዎች ህይወት መጥፋት ምክንያት እየሆነ መጥቷል። ስለሆነም ከ1980ዎቹ ጀምሮ እያደገና እየተስፋፋ የመጣው የቁማር ጨዋታ በጥቂት አገሮች ላይ ብቻ ሳይወሰን ብዙ አገሮችን በማቀፍ በቢሊዮን የሚቆጠርን ህዝብ ዕድል እየወሰነና ህብረተሰብአዊ መመሰቃቀልን እያመጣ ነው። ይህንን የፊናንስ ገበያ ውስብስበነትና የሚያመጣውን አደጋ የተገነዘቡና ብዙ ምርምር ያደረጉ ኢኮኖሚስቶችና ፈላስፎች ኢንዲሁም ሳይንቲስቶች የግዴታ የዓለም የፊናንስ ገበያ በዚህ መልክ መቀጠል እንደሌለበትና ከዶላር ቁጥጥር ውጭ የሆነ ሌሎች ጠንካራ ካረንሴዎችን ያቀፈ የመገበያያ ከረንሲ በመፍጠር የዓለም ንግድና ምርት እንዲሁም ገንዘብ ለቁማር ጨዋታ መሆኑ ቀርቶ ለተጨባጭ ኢንቬስትሜንት በመዋል የብዙ ሚሊዮን ህዝቦች ኑሮ እንዲሻሻል ጉትጎታ ያደርጋሉ። በሌላ ወገን ግን የኢንዱስትሪ አገሮች በተለይም ደግሞ አሜሪካ የቀረውን የበላይነትዋን ላለማጣት ስትል ነገሩን ተግባራዊና ተደማጭነት እንዳይኖረው የማይሸርቡት ተንኮል ይህ ነው አይባልም። በፊናንስ ኦሊጋርኪዎችና በመንግስታት መሀከል የተመሰረተው ያልተቀደሰ ጋብቻ በፊናንስ ገበያ ላይ ዐይነተኛ ለውጥ እንዳይመጣ ከፍተኛ እንቅፋት ፈጥሯል። የኢንዱስትሪ አገሮች መንግስታት በህገ-መንግስት ውስጥ የሰፈረውንና የሰፊውን ህዝብ ጥቅም የሚያስጠብቀውን አንቀፅ በመርገጥና ለኢንዱስትሪና ለፊናንስ ከበርቴዎች በመንበርከክ በሚያደርጉት የተዛባ ፖሊሲ የብዙ ህዝቦች ዕድል እየጠመመና ሀብቶቻቸውም እንዲሟጠጥ እያደረጉ ነው። ለባንኮችና ለኢንሹራንስ ኩባንያዎች የተሰጠው የነሱን የመደራደርና የማጭበርብር ኃይል የሚያጠናክር ሰርዓት(policies) ሰራተኞት ከአርባ ዓመት ስራ በኋላ ጡረታ በመክፈል ያጠራቀሙትን ገንዘብ እንዳያገኙ በዚህም በዚያም በመቆራረጥ ወደ ድህነት ዓለም ውስጥ እየገፈተሯቸው ነው። በተለይም በየጊዜው ኢኮኖሚስት ነን በሚሉ የኒዎ ሊበራል ርዕዮተ ዓለም አራማጆች እየረቀቀ የሚወጣው የማቲማቲክ ሞዴል የሚከፈለው የጡረታ አበል እየቀነሰ የሚሄድ የሚያደርግ ሲሆን ሌሎችን ደግሞ ተጨማሪ በካፒታል ገበያ ላይ የሚደገፍ የጡረታ አበል መክፈል አለባችሁ ካለበለዚያ ጡረታ ስትገቡ የምታገኙት ገቢ አይበቃችሁም እያሉ የማያስፈልግ ምክር በመምከር ሰዎችን ያስፈራራሉ። እንደሚታወቀው በካፒታል ገበያ ለይ የሚቀመጥ ገንዘብ አስተማማኝ አለመሆኑ ብቻ ሳይሆን ባንኮች ራሳቸው ኢንሹራንስ እስካልገቡ ድረስ ገንዘቡ ተሟጦ ሊጠፋ እንደሚችል በተለይም የአሜሪካን ልምድ ያስተምረናል። የሚገርመው ነገር ደግሞ እራሳቸው ኢንሹራንስ ኩባንያዎችም የከሰሩበት ሁኔታ ተፈጥሯል። አሜሪካን በዕዳ የተሰሩ ቤቶች ቀውስና መዘዙ በብዙ ትሬሌዮን ዶላር የሚቆጠር በዕዳ የተሰሩ ቤቶች ላይ የደረሰው ቀውስ ካላፈው ሰኔ 2007 ዓ.ም ጀምሮ እየተከሰተ የመጣ ሲሆን በዓለም ላይ አሉ የሚባሉትንና ትላልቅ የአሜሪካንን ኢንቬስትሜንት ባንኮችን እንደ ቤር ስቲርስንና(Bear Stearns) ሲቲ ግሩፕስ የመሳሰሉትን አልፎ ወደ ጀርመንና ወደ ስዊዘርላንድ በመዝለቅ የመንግስትንም ሆነ የንግድ ባንኮችን እስከማናጋት ደርሷል። እንደቤር ስቲርስ የመሳሰሉት ኤንቤስትሜንት ባንኮች በተለይም ከንግድ ባንኮች በቅናሸ ዋጋ የገዟቸውን ቤቶች በተጨማሪ ከኢንቲቱሽናል ኢንቬስተርስ-የንግድ ባንኮችና ኢንሹራንስ ኩባንያዎች እንዲሁም በመንግስት ቁጥጥር ስር ያሉ- የሰበሰቡትን ገንዘብ በዚህ አስተማማኝ ባልሆነ በብድር የተሰራ ቤት ላይ ኢንቬስት ያደርጋሉ። ይህ ከባንክ ህግ ውጭ የሆነ የብድር አሰጣጥ ዘዴ፣ ተበዳሪዎቹ ቢያንስ 25% የሚያህል ካፒታል ሳይኖራቸው የተሰጣቸው ብድር የኋላ ኋላ ኢንቬስትማንት ባንኮች ሊወጡ የማይችሉበት ማጥ ውስጥ እንዲገቡ አድርጓቸዋል። በተጨማሪ የአብዛኛው የአሜሪካ ህዝብ የመቆጠብ ኃይሉ (saving rate) ካለፉት ስላሳ ዐመታት ጀምሮ እየተናጋ በመምጣቱና አብዛኛውም ህዝብ በክሬዲት ካርድ ስለሚከፍል ተበድሮ የሰራውን ሆነ የገዛውን ቤት ዕዳ መልሶ ሊከፍል የማይችለበት ሁኔታ ተከስቷል። በመሀከሉ የብድሩ ወለድ እየጨመረ በመምጣቱ ቀውሱን ሊያባብሰው ችሏል። በመሆኑም እንደ ደም ዝውውር መሽከርከር የሚገባው በባንኮችና በተበዳሪዎች መሀከል ያለው በየጊዜው ወለዱንና የዋናውን ካፒታል አካል መክፈል መቋረጥ ሲጀምር፣ ኢንቬስትሜንት ባንኮችም ሆነ የንግድም ሆነ የመንግስት ባንኮች የልቡ ትርታ መምታት ወደ ማቆም እንደደረሰ ሰው ይሆናሉ። በየጊዜው መከፈል ያለበት የጠቅላላው ዕዳ ክፍል በመቋረጡ ትልልቅ የአሜሪካንን ኤንቬስትሜንት ባንኮችን ሲያናጋ ማገገም የቻሉት በአሜሪካን የፌዴራል ሪዘርብ ገንዘብ ፍሳሽ ብቻ ነው። ይህ ራሱ ከህግ ውጭ የሆነ አሰራር – የሴንትራል ባንክ የንግድ ባንኮችን ወይም በመንግስት ቁጥጥር ስር ያሉ ባንኮችን ብቻ እንጂ ማዳን ያለበት ቁማር የሚጫወቱትን ገንዝብ በማፍሰስ ነፍስ እንዲዘሩ ማድረግ አይገባውም-ለጊዜው የኢንቬስትሜንት ባንኮችን ህይወት እንዲያንሰራሩ ቢያደርግም ዐይነተኛ ቀውሱን ግን ሊፈውሰው አልቻለም። በተጨማሪም ከንግድ ባንኮች በርካሽ የተገዙ የቤት ዕዳዎች (securitization)- ለምሳሌ ተበዳሪዎች ከንግድ ባንኮች ተበድረው ቤት ይገዛሉ ወይም ይሰራሉ፤ የንግድ ባንኮች ተበዳሪው ገንዘቡን በጊዜው መክፈል የማይችል መስሎ ከታያቸው ዕዳውን ረከስ አድርገው ለኢንቬስትሜንት ባንኮች ይሸጡላቸዋል። አሁን ግኑኝነቱ በንግድ ባንክና በተበዳሪዎች መሀከል መሆኑ ቀርቶ በተበዳሪዎችና በኢንቬስትሜንት ባንኮች መሀከል ይሆናል። በዚህ መልክ እየተወሳሰበ የመጣው በተበዳሪዎችና በባንኮች መሀከል ያለው ግኑኝነትና የኢንቬስትሜንት ባንኮች ከፍተኛ ትርፍ እናጋኛለን በማለት ያወጡትና ከተጨባቹ ሁኔታ የራቀ ሞዲል ነገሩን የባሰ ውስብስብና ዕዳው ሊከፈል ያልቻለበት ሁኔታ ይፈጠራል። ሁኔታው ግን ይህ ሳይሆን ከላይ የተገለጸው ጠቅላላው የኢኮኖሚ ዘርፍ መናጋት ሲሆን፣ በተለይም የፊናንስ ገበያ እያበጠ መምጣትና ከተጫበጩ የኢኮኖሚ ዘርፍ በመለየቱ የጠቅላላውን ህብረተሰብ የመግዛትና ከንጹህ ገቢ የመቆጠብ ኃይሉን ከስሌት ውስጥ ያላካተተ በመሆኑ ነው። በብዙ ምርምሮች እንደቀረበው የነዚህ የመጤ ኢኮኖሚስቶች የቁማር ጨዋታ ስሌትና መንግስታዊ ቁጥጥር አለመኖር ለቀውሱ ዐይነተኛ ምክንያት ሆነዋል። ይህ ሁኔታ ውስጣዊ ቀውስ (systemic crisis) በመፍጠር በሌላ ወገን ደግሞ የፊናንስ አሊጋርኪ የዓለምን ህዝብ ዕድልና ዕድገት እንዲውስን መንገዱ ሁሉ ተመቻችቶለታል። በሌላ ወገን በተለይም ክፉኛ የተመቱት በከፊልና ሙሉ በሙሉ በመንግስት ቁጥጥር ስር ያሉት የጀርመን ባንኮች በብዙ ቢሊዮን የሚቆጠር ኦይሮ በመክሰር በመንግስት ርዳታና በአውሮፓ አንድነት የሴንትራል ባንክ የማገገሚያ ድጎማ ነፍስ ሊዘሩ ችለዋል። እነዚህ የከሰሩት በተለይም በመንግስት ቁጥጥር ስር ያሉ የፌዴራል ባንኮች ተግባር ቁማር መጫወት አይደለም። ዋናው ዐላማቸው በተለይም ለትናንሽና ለማዕከለኛ የኢንዱስትሪ ከበርቴዎችም ሆነ በሌላ አትራፊ የንግድ መስክ ለተሰማሩ ብድር በርካሽ ወለድ ማበደርና በየአካባቢዎቻቸው ህብረተሰብአዊ ሚዛን እንዳይዛበ ታሪካዊ ተልዕኮአቸውን መወጣት ነበር። ይህንን ለማድረግ ያልፈለጉትና በአለቆቻቸው እየተገደዱ ለትናንሽ የአገር ውስጥ ኢንዱስትሪዎች ማቅረብ የነበረባቸውን ተመጣጣኝ ብድር አስተማማኝ አይደላችሁም በማለት በካፒታል ገበያ ላይ ቁማር መጫወታቸው መጨረሻ ላይ በቀላሉ ሊወጡ የማይችሉት ሁኔታ ውስጥ ወድቀዋል። በዚህም ምክንያትና በጊዜው የባንኩን ተግባር መቆጣጠር ያልቻሉት የጀርመን የመንግስት ብድር ሰጪ ባንኮች ኃላፊ ከስራቸው እንደሚለቁ አስታውቀዋል። ሰሞኑን ደግሞ እንደዚሁ በዚህ ቁማር ጨዋታ የተሰማሩት የአንድ ፌዴራል መንግስት ዋና አስተዳዳሪ በደረሰባቸው ግፊትና ባደረሱት ኪሳራ ስራቸውን እንዲለቁ ተገደዋል። በአይ ኤምኤፍ ጥናት መሰረት አሜሪካን አገር በተከሰተው የፊናንስ ቀውስ ምክንያት የተነሳ እስካሁን ድረስ ወደ 945 ቢሊዮን ዶላር ወይም 603 ቢሊዮን ኦይሮ የሚጠጋ በጠቅላላው ኢኮኖሚ ላይ ኪሳራ ደርሷል። በዚህም ምክንያት የተነሳ በአሁኑ ወቅት በብዙ ኢኮኖሚስቶች የተደረሰበት ውጤት አሜሪካን በኢኮኖሚ ቀውስ(economic recession) ውስጥ ስትገኝ አብዛኛውን የአሜሪካንን ህዝብ የኢኮኖሚው ሁኔታ በጣም እንዳሳሰበው ይነገራል። ይህ የፊናንስ ቀውስ መዘዝ ወደ አውሮፓ በመዝለቅ አሁን በተሻለ የኢኮኖሚ ዕደገት ላይ የሚገኘውን የአውሮፓ አንድነትን ኢኮኖሚ እንደሚያዳክመውና ዕደገቱም አሁን ካለበት ወደ 1.4ና ወደ 1.2 በመቶ ዝቅ እንደሚል የአይ ኤምኤፍ ጥናት ያመለክታል።ይህ የሚያሳየን የቱን ያህል በፊናንስ ገበያው ቀውስ የተነሳ የተጨባጭ ኢኮኖሚው ሁኔታም እየተዳከመ እንደመጣና ወደፊትም እንደሚመጣ ነው። ይህ ዐይነቱ የተወሳሰበና ልቅ የፊናንስ ገበያ አሰራር አሜሪካን እንደታየው በብዙ ሺህ የሚቆጠሩ ተበዳሪዎች ቤታቸውን ለቀው እንዲወጡ ሲገደዱ ውሾቻቸውም ጌታ በማጣት የየክልል አስተዳዳሪዎች እስኪሰበስቧቸው ድረስ በየሜዳው እንዲቀዋለሉ ተገደዋል። ቤቶችም ገዢ በማጣትና ወደ መፈራረስ በማምራት በአካባቢዎች የሚኖሩ ሰዎች ግራ እንደተጋቡ ይታወቃል። ይህ በአሜሪካ የፈለቀው ውስብስብ የፊናንስ ገበያ አሰራርና የብድር አሰጣጥ ዘዴ ከሌሌች ኢኮኖሚያዊ ክንውኖች ጋር በመጣመር የአሜሪካንን ህብረተሰብ እያናጋው በመምጣት ላይ ነው። በተለይም አሜሪካ ሌሎች አገሮችን እያስገደደ የነፃ ንግድ አባል ሁኑ፤ የነፃ ንግድ መገበያያ ክልል አስፈላጊ ነው እያለ ድርድር ውስጥ የሚገባውና የሚስማማው ራሱንም እየመታው ነው። ቻይና የዓለም ንግድ ድርጅት አባል ከሆነች ወዲህ የአሜሪካ ገበያ ላይ ርካሽ ምርቷን በማራገፏ የንግድ ሚዛኗ በከፍተኛ ደረጃ እየተናጋ ነው። በአሁኑ ወቅት የአሜሪካን የንግድ ሚዛን ወደ 900 በሊዮን የአሜሪካ ዶላር በሚጠጋ ተናግቷል። እንደዚሁም ከካናዳና ከሜክሲኮ ጋር የተመሰረተው የነፃ ንግድ ክልል ስምምነት እንደ ኦሀዮና ፔንስልቬኒያ የመሳሰሉትን የሰራተኞት ከተማዎች እየመታ ነው። የኢንዱስትሪ ባለቤቶች ርካሽ የስራ ጉልበት ለማግኘት ሲሉ ኢንዱስትሪዎችን እየነቀሉ በመውሰዳቸውና እዚያ በመትከላቸው ከትውልድ ትውልድ ሲተላለፍ የመጣ ህብረተሰብአዊ ግኑኝነትና የንግድ ልውውጥ እየፈራረሰ ነው። አሜሪካ በዚህ እጅግ ርስ በርሱ የሚቃረን ፖለቲካ የምትከተለው የነፃ ንግድ ፍልስፍና የውስጥ ገበያውንና የማምረት ኃይል ማዳከም ብቻ ሳይሆን አማሪካ ለጦርነትም ሆነ የውጭ ንግድ ኪሳራዋን ለመሸፈን በውጭ ካፒታል እንድትመካ ተገዳለች። በዚህም ምክንያት በየቀኑ ወደ ሶስት ቢሊዮን ዶላር የሚጠጋ ካፒታል ወደ አሜሪካ መፍሰስ አለበት። በዚህ ዐይነት ከውጭ የሚመጣው ካፒታል ማደግና ዕዳዋ መቆለሉ ብቻ ሳይሆን በብዙ ቢሊዮን የሚቆጠርም ወለድ በየዐመቱ ለሌሎች አገሮች ማስተላለፍ አለባት። በሌላ ወገን ደግሞ አሜሪካን ባንኮች ውስጥ የተወሰነውን ገንዘባቸውን ማስቀመጥ የተገደዱትና የመንግስት ቦንድ የሚገዙት እንደነቻይና ያሉ አገሮች በዶላር ዋጋ ዝቅ ማለት የተነሳ ብዙ ሀብት እያጡ ነው። ይህንንም በመገንዘብ ሀብታቸውን በአውሮፓ አካባቢ በማስቀመጥ ከኪሳራ ለመዳን ሲሯሯጡ ይታያል። ይህ ሁሉ የሚያሳየን ግሎባላይዜሽንና የነፃ ንግድ መፈክሮች እንደተዘመረላቸው ለዓለም ህዝብ ዕድገትንና ብልጽግናን አላመጡም። የኢንዱስትሪ አገሮች በተለይም የሶስተኛውን ዓለም ገበያ ለመቆጣጠር በሚያደርጉት አጉል ግብ ግብና ግፊት ብዙ የሶስተኛው ዓለም አገሮችም ከቁጥጥር ውጭ እየወጡና ህብረተሰብአዊ መመሰቃቀል እየደረሰባቸው ነው። ሰሞኑን የምናየው የእህል እጥረትና የዋጋ ግሽበት ብዙ የሶስተኛው ዓለም አገሮች መንገስታት የተሳሳተ የእርሻ ፖሊሲ በመከተላቸውና ከአውሮፓና ከአሜሪካ በሚመጣ ስንዴና በቆሎ በመመካታቸውም ብቻ ሳይሆን በየአገሩ በነፃ ገበያ ስም የተስፋፋው ዕውነተኛ ዕድገትን የማያመጣ ፖሊሲ መንግስታትን አንቆ በመያዙ ነው። በተጨማሪም እየጦፈ ያለው ስፔኩሌሽን ለእህል ዋጋ መወደድ ዐይነተኛ ምክንያት ሆኗል። እንዲሁም በአንዳንድ የሶስተኛው ዓለም አገሮች የእርሻን መሬት ለአግሮ ዲዝል ማምረቻ ለሚያገለግሉ ሰብሎችና አትክልቶች ማዋል እንዲሁም ጭፍን የጫካ ጭፍጨፋ ተፈጥሮን ከማናጋት አልፎ ለእህል እጥረት ምክንያት እንደሆነ ይነገራል። ስለሆነም ጭፍን ግሎባለይዜሽንና ቀደም ብሎ ክርክር ሳይደረግበት በጥቂት የዓለም አቀፍ የፊናንስ ኦሊጋርኪዎችና አፈቀላጤዎች የሆኑ ኢኮኖሚስቶች ተግባራዊ እንዲሆን የሚደረገው የነፃ ገበያ ኢኮኖሚ ፖሊሲና የነፃ ንግድ ፍልስፍና ወደ ውስጥ የህብረተሰቦችን የማምረትና በራስ የመመካት ኃይል እያናጋው ነው። የስራ ክፍፍል እንዳይዳብርና ህብረተሰብአዊ መተሳሰር እንዳይኖር እንቅፋት ሆኗል። ለባህል ዕድገትና ለብሄራዊ ነፃነት መከላከል እንቅፋት እየሆነ ነው። ሰሞኑን እንደምናየው በተለይም ብዙ የሶስተኛው ዓለም አገሮች ምስቅልቅል ውስጥ እየገቡና ህብረተሰቦቻቸውም ከቁጥጥር ውጭ እየወጡ ነው። ግሎባላይዜሽንና የእኛ ዕጣ !! ኢትዮጵያ በግሎባላይዜሽን መዳፍ ስር ይበልጥ እየወደቀች የመጣቸው በአፄ ኃይለስላሴ ጊዜ ነው። በተለይም ከ1950ዎቹ ዓመታት መጀመሪያ አንስቶ በአፄ ኃይለ ስላሴ መንግስትና አገዛዝ ብዙም ሳይታሰብበት የተወሰደ አንድ ወጥና የተኮላሸ ኢንዱስትሪ ፖሊሲ የገንዘብ ኢኮኖሚ እንዲስፈፋ ከማድረጉ በስተቀር ዕውነተኛ ሀብት እንዲዳብርና አገሪቱም ዕውነተኛ የስራ ክፍፍልና በሳይንስ ላይ የተመሰረተ ቴኮኖሎጂያዊ ምጥቀት እንዲመጣ ሊያግዝ እንዳልቻለ የህብረተሰብ ሳይንስን ላጠናና ሁኔታውን ለተከታተለ ግልጽ ነው። በመሆኑም እየተስፋፋ የመጣው ብዙም ከምርት ጋር ሳይሆን ከንግድና ከአገልግሎት ጋር የተያያዘው የገንዘብ እንቅስቃሴ (monetary economy) የህብረተሰቡን አስተሳሰብ በማዛነፍ ዕውነተኛና በአስተሳሰቡ እየዳበረ ሊመጣ የሚችል የከበርቴ መደብ ብቅ ብሎ ሁኔታውን እንዲያመቻች ዕድል አልሰጠውም። አገዛዙ ከውጭ ከበርቴዎች ጋር በመቆላለፍ የወሰደው የኢኮኖሚ ግኑኝነት፣ በአንድ በኩል የፊዩዳሉን ስርዓት በልዩ መልክ ሲያጠነክረው፣ በሌላ ወገን ደግሞ የውጭ ከበርቴዎች የአገዛዙን ፖለቲካዊና ህብረተሰብአዊ አስተሳሰብ ድክመት በመገመት የአገሪቱን የዕድገት አቅጣጫ መወሰን ቻሉ። በዚህም የተነሳ በጣምራ ከመንግስት ጋር የተቋቋሙት ኢንዱስትሪዎች ሄደት በውጭ ከበርቴዎች ፍላጎት የሚካሄድ እንጂ የአገሪቱን ፍላጎት በማካተትና ሀቀኛ ህብረተሰብአዊ የስራ ክፍፍል በማዳበር ህብረተሰብአዊ መተሳሰር እንዲኖር ሊያደርግ የሚችል አልነበረም። የኢንዱስትሪዎችን የአስተዳደር ሁኔታ ስንመለከት በአስተዳደር በኩል የኢትዮጵያ ማኔጀሮች ተሳትፎ ዝቅተኛ ሲሆን፣ እንዴት፣ ለማንና ምን እንደሚመረት ይወሰኑ የነበሩት 49% ብቻ ድርሻ የነበራቸው የውጭ ከበርቴዎች ነበሩ። በዚህም ምክንያት ይህ ዐይነቱ የአስተዳደር አወቃቀርና ውስጠ-ኃይል(dynamism) የሌለው የኢንዱስትሪ ፖለቲካ ህብረተሰብአዊ ዝብርቅርቅነትን በማምጣት ወደ ፊት ሊፈነዳ የሚችልን ሁኔታ አዘጋጅቶ አለፈ። ለምሳሌ በተበላሸ ፖሊሲው ምክንያት የተነሳ ወደ ከተሞች እየተሰደደ የመጣው የተወሰነው የገጠሩ ህዝብ አዲስ የተቋቋሙት ኢንዱስትሪዎች ውስጥ ተቀጥሮ የመስራት ዕድል ባለማግኘቱ ወደ አልባሌ ቦታዎች እንዲሰማራ ተገደደ። የተወሰነው ክፍል በተለያዩ ዝቅተኛና ዕውነተኛ ሀብት ሊፈጥሩና ሊያከማቹ የማይችሉ የኢኮኖሚ አውታሮች(informal sector) ውስጥ ገብቶ ዕድሉን ሊያቃና ሲሯሯጥ፣ ሌላው ደግሞ ወደ ሌብነት፣ ማጅራት መችነትና ሴተኛ አዳሪነት በመሰማራት ተፈጥሮአዊ የማሰብ ኃይሉን እንዳይጠቀም ታገደ። በሌላ ወገን ደግሞ ባለው ህብረተሰብአዊና ኢኮኖሚያዊ ሁኔታ( social and economic status) ተደስቶ የሚኖረው ቢሮክራሲያዊ ኃይል ለዚህ አዲስና አደገኛ ሁኔታ መልስ ሊሰጥ የሚችል ሆኖ እራሱን ሊያዘጋጅ አልቻለም። ባለው የተሻለ ሁኔታ በመደሰትና እራሱን ከህብረተሰቡ እያገለለ በመምጣት የህብረተሰቡ አለኝታ ከመሆን ይልቅ የውጭ ኃይሎች ተላላኪ በመሆን ወደ ወስጥ ዕወነተኛ በሳይንስና በቴክኖሎጂ ላይ የተመሰረተ የካፒታሊዝም ዕድገት እንዳይመጣ አገደ። እንደዚህ አይነቱ ሁኔታ በብዙ የላቲን አሜሪካ አገሮችና በአፍሪቃ ምድር የተከሰተ ሲሆን፣ ብዙ ጥናቶች እንደሚያመለክቱት ለዚህ ተጠያቂው በዓለም ላይ የበላይነቱን የተቀዳጀው የአሜሪካን ኢምፔሪያሊዝም እንደሆነ ይታወቃል። የተማሪው እንቅስቃሴ ሲጀምርና እያየለ ሲመጣ በመሰረቱ ይህንን የተኮላሸ የኢኮኖሚና የማህበራዊ ሁኔታ ለማሰተካከል ነበር። የተነሱትም ጥያቄዎች በዛሬው ዐይን ስር-ነቀል(radical) ናቸው ተብለው ቢገመቱም፣ በጊዜው በነበረው ዓለም አቀፋዊ የአስተሳሰብ ሁኔታና ከአገራችንም ዕውቀት አንፃር ሁኔታ ስንነሳ ከዚህ አልፎ ሊሄድ የሚችል አልነበረም። የተማሪው እንቅስቃሴ ያነሳቸው ጥያቄዎችና በከፊል ተግባራዊ እየሆኑ የመጡት አስፈላጊውን ውጤት ሊያመጡ ያልቻሉት፣ በአንድ ኃይል ጥፋት ሳይሆን፣ በተለይም ለውጥ እንዳይመጣ ከአሜሪካን ጋር ያበረው የቀኝ ኃይልና ነፃ እንወጣለን ብለው እዚህና እዚያ የሚራወጡት፣ በመሰረቱ ታሪክን ያልተገነዘቡ የአሜሪካን ኢምፔሪያሊዝም መሳሪያ ሊሆኑ የበቁ የብሄረ-ሰብ እንቅስቃሴዎች በከፈቱት ጦርነት ምክንያት የተነሳ ነው። ብዙም ህብረተሰብአዊ ንቃተ-ህሊና የሌለውና የታሪክን አረማመድ በቅጡ ያልተገነዘበው የደርግ አገዛዝ ከዚህም ከዚያም በተከፈተበት ጦርነት በመደናበሩ የተነሳ ሳያውቀው በጀብደኝነት የወሰዳቸው የማያስፈልጉ እርምጃዎች ለችግሩ መባባስ ምክንያት ሊሆኑ በቅተዋል። ያም ሆኖ በተወሰዱት ኢኮኖሚያዊ፣ ባህላዊና ማህበራዊ እርምጃዎች የተነሳ የኢትዮጵያ ህዝብ እየተሳሰረ የመጣበትና የመፍጠር ኃይሉንም በመጠቀም እራሱን እንዲያውቅ ዕድል እንዳገኘ የማይታበል ሀቅ ነው። በጊዜው የነበረውን እርስ በርሱ የሚጋጭ ሁኔታና አንዳንድ መሻሻሎች መካድና ምንም ዕድገት አልነበረም ብሎ ዘመቻ ማካሄድ የህብረተሰብን ዕድገት ታሪክ አለማወቅ ብቻ ሳይሆን እልም ያለ ክህደት ነው። በተጨማሪም ለጥፋቱ ተጠያቂው ደርግ ብቻ ነው ብሎ የማይሆን ውንጀላ ማካሄድ የህብረተሰብአችንን ህሊናዊና ባህላዊ አወቃቀር አለመገንዘብ ብቻ ሳይሆን እንደዚህ ዐይነቱ ጭፍን አመለካከት ሳይንሳዊ ውይይት እንዳናካሂድ መንገዱን ይዘጋል። ኢትየጵያ በአብዮቱ ወቅት የግሎባል ኢኮኖሚና የአሜሪካን ኢምፔሪያሊዝም ከጣለባት የፀረ-ዕድገት ማነቆ ቀስ በቀስ እየተላቀቀች ብትመጣም ይህ ሁኔታ የማርክሲዝምን ካባ ለብሶ በመጣ ኃይል እንዲቀለበስና ዛሬ አገራችን በግሎባል ኢኮኖሚ መዳፍ ስር እንድትዳሽቅ መንገዱን አመቻችቶ ሰጥቷል። ኤህአዴግ በአሜሪካን ኢምፔሪያሊዝም እየታገዘ ስልጣን ከያዘ በኋላ ከአይ ኤም ኤፍና ከዓለም ባንክ ጋር በመስማማት የወሰዳቸው የኒዎ ሊበራል የኢኮኖሚ ፖሊሲዎች በሙሉ ኢትዮጵያ ግሎባላይዜሽን ወስጥ ገብታ ብቃትነቷን እንድታሳይ ሳይሆን፣ ግሎባላይዜሽን ኢትዮጵያ ውስጥ በመግባት (globalization is in Ethiopia, Ethiopia is not in the global economic order)የኢትዮጵያን ህዝቦች የወደፊት ዕድል በራሱ ፍላጎት ተወስኖ እንዲቀር የተወጠነ የረጅም ጊዜ ዕቅድ ነው። ከዚህ በፊት በሰፊው እንደተተነተነው በገበያ ኢኮኖሚ ስም ተግባራዊ እየሆነ የመጣው ፖሊሲ ከውስጥ የተስተካከለ ዕድገት እንዳይመጣ ማገዱ ብቻ ሳይሆን የአገራችንን ጥገኝነት በማጠንከር ይህንን የሚያራምድ የህብረተሰብ ኃይል ብቅ ብሎ እንዲወጣና የግሎባላይዜሽን ተጠቃሚ በመሆን አስተሳሰቡንና ፍላጎቱን ከውጭ ኃይሎች ጋር በማቆላለፍ ወይም አሽከር በመሆን የአገራችን ሀብት በአሜሪካን ኢንቬስትሜንት ባንኮች ቁጥጥር ስር በማዋል ከፍትኛ ምዝበራ እንዲካሄድ ሁኔታውን እያመቻቸ ለመሆኑ ሁኔታውን ለሚከታተል ግልጽ ነው። በህንፃ ስራዎች በመሰማራት፣ ለአግሮ ዲዝል እርሻ መሬት በመከራየትና ገበሬውን ወደ ባርነት ስራ መቀየርና አገሪቱን ቀስ በቀስ በግሎባላይዜሽን መዳፍ ስር ማዋል ዕውነተኛ ሀብት እንዳይፈጠር መንገድ መዝጋቱ ብቻ ሳይሆን ባለው ሁኔታ መንፈሱ በመዳከምና በመረበሽ ወደ አልባሌ ቦታዎች የሚሰማራው የህብረተሰብ ክፍል እየበዛ በመምጣት ለማንኛውም አገዛዝ አስቸጋሪ ሁኔታ እንደሚፈጥር ከአሁኑ መተንበይ ይቻላል። በአሁኑ ወቅት በአገራችን በነፃ ገበያ ፍልስፍና መሰረት የተቋቋመው የእህል ገበያ(commodity market) የዚህ የተወሳሰበ የግሎባላይዜሽን ሂደት አንድ አካል ሲሆን ያለውን የእህል እጥረትና የዋጋ ውድነት የሚያባብስ እንጂ ለችግሩ መፍትሄ ሊሆን አይችልም። የኮሞዲቲው ማርኬት ውስጥ ኢንቬስተሮች ይካፈላሉ። እነዚህ ኢንቬስተሮች ደግሞ የበለጠ ትርፍ እንዲገኝ የግዴታ ግፊት ያደርጋሉ። ይህ ሁኔታ ደግሞ የግዴታ የእህል ዋጋ እንዲወደድ በማድረግ የህብረተሰቡን የመግዛትና የመጠቀም ኃይል በማዳከም ወደ ድብቅ ረሃብ ውስጥ ይከቱታል ማለት ነው። ወይዘሪቱ ከአሜሪካ ቀድታ ያመጣችው የኒዎ ሊበራል የገበያ ልውውጥ ዘዴ ያልታቀደ ቀውስ እንደሚያመጣ ከአሁኑ መገመት ይቻላል። በተጨማሪም በሚፈጠረው ጤናማ ያልሆነ ወድድር ገበሬዎች የግዴታ ከዓለም አቀፍ የዘር አምራች ኩባንያዎች ዘር እንዲገዙና በማዳበሪያና በተባይ ማጥፊያ እየታገዙ እንዲያርሱ ይገደዳሉ። በዚህም የዓለም አቀፍ㜎የእህል ዘር ኩባንያዎች በአገራችን ላይ በጂን የተዳቀለ ዘር(genetically modified seeds) ለማፍሰስና ከትውልድ ትውልድ ሲሸጋገር የመጣውን የአገራችን የዘር ዐይነት እንዲወድም መንገዱ ይከፈትላቸዋለ። ገበሬዎችም የግዴታ የብድር ወጥመድ ውስጥ በመግባት ሊወጡ የማይችሉበት ሁኔታ ይወድቃሉ። ይህም ህብረተሰብአዊ ቀውስ ያስከትላል። በህንድ ዐይነት የታየው ቀውስና የአሜሪካን ኩባንያዎች መንገዱ ተከፍቶላቸው የህንድን ገበሬ መቆጣጠር እንደቻሉትና ለብዙ መቶ ሺህ ገበሬ ራስን መግደል ምክንያት እንደሆኑ ሁሉ የአገራችንም ገበሬ የዚህ ዕጣ ቀማሽ ይሆናል ማለት ነው። ከዚህ ይልቅ በአንድ በኩል ከአካባቢው ሁኔታ ጋር የሚስማማና የሰውን ጤንነት የማያቃውስ ያስተራረስ ስልት ማዳበር ሲያሰፈልግ ለገበሬው በመንግስት የተደነገገና የገበሬውን ፍላጎት የሚያሟላ ዋጋ በመስጠት መንግስት ብዙ ትርፍ እህል በሚመረትበት ጊዜ ገዝቶ በማከማቸትና የእህል እጥረት በሚኖርበት ጊዜ በመሸጥ በየጊዜው የሚከሰተውን የእህል እጥረት መቋቋም ይቻላል። በተጨማሪም በየአካባቢዎች የተለያዩ ሰብሎችን ማረስ ለምርታማነት ዐይነተኛ ምክንያት ሊሆን ይችላል። ለዚህ ደግሞ አጠቃላይ የኢኮኖሚ ፖሊሲ መንደፍ ሲያስፈልግ በየቦታው ዲሞክራሲያዊ ኢንስቲቱሽኖች መቋቋም ለእርሻም ሆነ ለጠቅላላው የህብረተሰብ ዕድገት መሰረታዊና አስፈላጊ እንደሆኑ መታወቅ አለበት። በዚህ መልክ ብቻ ግሎባላይዜሽን ከጣለብን ሸክም በከፊልም ቢሆን ልንላቀቅ እንችላለን። ይህንን ህልም ዕውን ለማድረግ ደግሞ የኢትዮጵያ አገር ወዳዶች ተባብረው አንድ ነፃና ለህዝቦቿና ለመጭው ትውልድ አለኝታ ለመሆን የምትበቃ አገር ለመመስረት በአንድ ዓላማ ስር ካልተንቀሳቀሱ የህዝባችን ዕድል መሰደድና ለዘለዓለም ተዋርዶ መቅረት ዕጣው ይሆናል ማለት ነው። ዶ/ር ፈቃዱ በቀለ ጽሁፉን ለመተቸትም ሆነ የተሻለ አስተያየት ለመስጠት ጸሀፊው ማንኛውንም ያገባኛል የሚል ኢትዮጵያዊ ይጋብዛል። በአስተሳሰባችን እንድንዳብር ከተፈለገ ትችት ዐይነተኛ መሳሪያ ነው። ስለዚህ ጸሀፊው ከየአቅጣቻው የሚሰነዘረውን ትችት እንደነቀፌታ የሚመለከት ሳይሆን ሃሳብን ማዳበሪያ አድርጎ በመውሰድ በይዘትም ሆነ በጥራት የበለጠ ለማቅረብ ይረዳኛል ብሎ ያምናል። ካስፈለገም አጥጋቢ መልስ ለመስጠት ዝግጁ ነው። ስለዚህም አስተያየት ያላችሁ ሁሉ በሚቀጥለው አድራሻ ወይም በድህረ-ገጽ በመጠቀም አስተምሮ መማር የሚለውን መፈክር በመጠቀም ሰፋ ላለ ውይይት አመቺ ሁኔታ መፍጠር ይቻላል። አንድ ህብረተሰብ በሳይንሳዊ ትችት ብቻ ነው ዕድገት ሊያመጣ የሚችለው።ህብረተሰብአዊ ትችት የማይካሄድበት አገር ዕውነተኛ የስልጣኔን ብርሃን የማየት ዕድሉ የመነመነ ነው። የኢሜይል አድራሻ: fekadubekele@gmx.de
በልምምድ ላይ ነበር የተባለ የሩሲያ የጦር አውሮፕላን ዪስክ በተባለች ከተማ መኖሪያ ሰፈር ውስጥ ወደቀ። ይህ ዜና እስከተጠናከረበት ግዜ ድረስ 14 ሰዎች መሞታቸው ታውቋል። አደጋው በአንድ መኖሪያ ህንፃ ላይ ከባድ እሳት ማስነሳቱም ታውቋል። የሩሲያ የመከላከያ ሚኒስቴር እንዳለው፣ የአውሮፕላኑ አንደኛው ሞተር በእሳት የተያያዘው በልምምድ አገልግሎት ላይ በነበረበት ወቅት ነው። አብራሪዎቹና ሌሎች የአውሮፕላኑ ሰራተኞች የአደጋ ግዜ መስፈንጠሪያውን ተጠቅመው አውሮፕላኑ ከመከስከሱ በፊት ራሳቸውን አትርፈዋል። ከአዞቭ ባሕር አቅራቢያ የምትገኘው የዪስክ ከተማ ባለሥልጣናት እንዳሉት፣ አደጋው አንድ ባለ ዘጠኝ ፎቅ የመኖሪያ ህንፃ ላይ ከባድ እሳት ቢያስነሳም ከሰዓታት በኋላ በቁጥጥር ስር ሊውል ችሏል። ከዩክሬን ድንበር አቅራቢያ የምትገኘው እና ቁጥሩ ዘጠና ሺህ የሚደርስ ህዝብ መኖሪያ የሆነችው ዪስክ ግዙፍ የሩሲያ ወታደራዊ አየር ጣቢያ መቀመጫም ነች። የሩሲያ የመከላከያ ሚኒስቴር እንዳለው፣ አውሮፕላኑ ሱ-34 የተባለ ባለ ሁለት ሞተር ሱፐርሶኒክ ሲሆን፣ ሩሲያ ከዩክሬን ጋር ባላት ጦርነት እየተጠቀምርችበት መሆኑ ታውቋል። ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን ስለአደጋው እንደተነገራቸውና፣ የመንግሥት ባለሥልጣናት አስፈላጊውን እርዳታ እንዲያደርጉ ትዕዛዝ መስጠታቸውን የክሬምሊን ቤተ መንግሥት አስታውቋል።
“የዘመን ተልእኮና የትውልድ ጥያቄዎች” በሚል ርእስ የቀረበው የዶ/ር ዳኛቸው አሰፋ ፅሁፍ፤ የንጉሱንና የደርግን ዘመን እንዲሁም የኢህአዴግን ዘመን በምሳሌነት ጠቃቅሶ ሃሳቡን ሲቋጭ ውይይትን ይጋብዛል። የአፄ ሃይለስላሴ እና የደርግ መንግስታት፤ የታሪክ ተልእኳቸውን እንደፈፀሙና ከተልእኳቸው ውጭ ምንም ማድረግ እንደማይችሉ ከሄግል ፍልስፍና ጋር አያይዘው የጠቀሱት ዶ/ር ዳኛቸው፤ ወደኋላ ተመልሰን ስለመብት ጥያቄ እያነሳን ብናወግዛቸው ትርጉም የለሽ ነው ይላሉ። በተመሳሳይ መንገድ፤ የኢህአዴግ መንግስት ላይ የሚሰነዘሩ ጥያቄዎችም ትርጉም ላይኖራቸው ይችላል ብለዋል - ፀሃፊው። “የታሪክ ተልእኮ” የተሰኘው የተድበሰበሰ አባባል፤ ግር ስለሚያሰኝ ዘርዘር አድርገን ብናየው ይሻላል። አባባሉ ለአገራችን አዲስ ነው ማለቴ አይደለም። እንዲያውም የተለመደ አባባል ነው - ብዙ የተነገረለትና የተፃፈለት። ዋናው ምንጭ ፈላስፋው ሄግል እንደሆነ የማያውቁ ብዙ የአገራችን ሰዎቸም፤ “ታሪካዊ ሃላፊነት”፤ “ታሪክ የጣለብን አደራ” እየተባለ ሲነገር መስማታቸው አይቀርም። ምንጩን ባናውቀው እንኳ፤ ከአገራችን ፖለቲካና ከህይወታችን ጋር ተሳስሯል። ፍልስፍና (ትክክልም ይሁን ስህተት)፤ እንዲሁ አየር ላይ የሚቀር ሳይሆን፤ ዞሮ ዞሮ ህይወታችንን በበጎም ሆነ በክፉ ይነካል። ለምን? በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ፤ በፍጥነትም ሆነ በሂደት፤ የሰዎች ህይወት የሚመራው በሃሳቦች አማካኝነት ነው - ከፍልስፍና እየተተነተኑና እየተዘረዘሩ የሚመጡ ሃሳቦች። በጭፍን ስሜትና በደፈናው እየተቀበልን የስብእናችንና የባህሪያችን አካል የምናደርጋቸው ሃሳቦች፤ ወይም በሎጂክና በጠራ አእምሮ እየመረመርን የምንመርጣቸው ሃሳቦች ሊሆኑ ይችላሉ። በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ በእነዚሁ ሃሳቦች ነው፤ ድርጊታችንና ህይወታችንን የምንመራው - ለጥፋትም ሆነ ለልማት። እና ታዲያ፤ ከሄግል ፍልስፍና ጋር በማያያዝ፤ ዶ/ር ዳኛቸው ያቀረቡትን ሃሳብ እንዴት አያችሁት? “ታሪክ የጣለብኝን አደራ እፈፅማለሁ” እያለ ግፍ የሚሰራ ሁሉ አለፈለት አያስብልም? ዘርዝረን እንየዋ። ዶ/ር ዳኛቸው፤ ለአዲስ አመት በታተመው የአድማስ ጋዜጣ ላይ ባቀረቡት ፅሁፋቸው ለውይይት ጋብዘውን የለ? “የአበሻ ነገር” ሆኖ፤ ለግብዣው ብንዘገይ እንኳ፤ በሩን እንደማይዘጉብን ተስፋ ይዘን እንቅረብ። የመንግስት ስልጣን ከምን ይመነጫል በሚል ሃሳብ ዙሪያ ፅሁፋቸውን የጀመሩት ዶ/ር ዳኛቸው፤ ቀጠል አድርገው የማኪያቬሊን አስተሳሰብ በአጭሩ ይዳስሳሉ - መንግስታትን የምንዳኝበት የሞራል ሚዛን ምን መሆን በመጠቃቀስ። የፅሁፋቸውንሁለት ሶስተኛውን ያህል ስንጨርስ ነው፤ ዋናውን ርእሰ ጉዳይ በቀጥታ የምናገኘው - “የዘመን ተልእኮ እና የትውልድ ጥያቄ”። ማጣቀሻቸውም ሄግል ነው - ጀርመናዊው የ19ኛው ክፍለዘመን ፈላስፋ። የሄግልን አስተሳሰብ መሰረት አድርገው፤ የአፄ ሃይለስላሴን፤ የደርግንና የኢህአዴግን ዘመን እንዴት መዳኘት እንደሚኖርብን ይገልፃሉ - ዶ/ር ዳኛቸው። በእርግጥ፤ ዶ/ር ዳኛቸው በዚሁ ጥያቄ ዙሪያ፤ “የሄግል አስተሳሰብ ትክክል ነው” ብለው እንደሚያስቡ ወይም እንደማያስቡ በግልፅ አልፃፉም። ሄግል እንዳለው፤ ከሄግል አኳያ፤ በሄግል አነጋገር... በሚሉ የጥንቃቄ አጀቦች ታጥረው ነው፤ ዶ/ር ዳኛቸው ስለ ንጉሱ፤ ስለ ደርግና ስለ ኢህአዴግ ዘመን የሚናገሩት። የራሳቸውን ሃሳብ በሚገልፅ መንገድ አልፃፉም - ከተወሰኑ ቦታዎች በስተቀር። ለምሳሌ፤ መንግስታት የየራሳቸው ተልእኮ እንዳላቸው ዶ/ር ዳኛቸው የገለፁት፤ “በሄግል አባባል” ከሚል ማጀቢያ ጋር አይደለም። ወደ ዋና ርእሰ ጉዳያቸው ሲገቡ፤ ያሰፈሯቸውን የመጀመሪያ አረፍተነገሮች ተመልከቱ። “ስለ ዘመን መንፈስ (ተልእኮ) ተጠቃሽ ድርሳን የጻፈው፤ [ታዋቂው የ19ኛ መቶ ክፍለ ዘመን ጀርመናዊ ፈላስፋ] ቬልሄልም ሄግል ነው” በማለት የፃፉት ዶ/ር ዳኛቸው፤ “እያንዳንዱ መንግሥት የራሱ ተልእኮ አለው” ይላሉ። ይህንንም ለማብራራት ፈላስፋውን ይጠቅሳሉ - እንዲህ በማለት። ...ሄግል እንደሚያብራራው “መንፈስ ለግለሰብም ሆነ ለመንግሥት፤ ወይም ለአንድ የተደራጀ ኃይል፤ ተልእኮ ታሸክመዋለች። ከተሰጠው ተልእኮ ውጭ ግን ምንም ማድረግ አይችልም”...፡፡ እዚህ ላይ ጥያቄዎች ቢፈጠሩብን አይገርምም። “የታሪክ ተልእኮ” እና “የትውልድ ጥያቄ” የተሰኙትን አባባሎች አይተን በወጉ ትርጉማቸውን ሳናጣጥም፤ “የዘመን ተልእኮ”፤ “የመንፈስ ተልእኮ” የሚባሉ ነገሮችም ተጨምረውብናል። ሄግል፤ ፊሎዞፊ ኦፍ ሂስትሪ በሚል ርእስ ባቀረበው ትምህርት ውስጥ፤ ዋነኛውን ስፍራ ይዞ የምናገኘው “መንፈስ” የሚለው ቃል ነው። ቃሉን በሃይማኖታዊና በተፈጥሯዊ ገፅታው ስንጠቀምበት፤ ትርጉሙ ያምታታ የለ? ሄግልም ቃሉን የሚጠቀምበት በሚያምታታ መንገድ ነው። በአንድ በኩል፤ ተፈጥሯዊ ትርጉም ይሰጠዋል። በሌላ በኩል ደግሞ፤ ሃይማኖታዊ መሰል ትርጉም። ሄግል፤ ለምሳሌ አለምን በሁለት ይከፍለዋል - ቁሳዊ አለም እና መንፈሳዊ አለም በማለት። ድንጋይ፤ ከዋክብት፤ ፀሃይ፤ ፕላኔት በቁሳዊ አለም ውስጥ ሲፈረጁ፤ ሰዎች ደግሞ በመንፈሳዊ አለም ውስጥ ፈርጇቸዋል - ማሰብ፣ መምረጥ፣ መወሰንና ድርጊት መፈፀም ይችላሉ በማለት። በሌላ አነጋገር፤ ከሰው ተፈጥሮ ጋር በማያያዝ ነው፤ ሄግል “መንፈስ” የሚለውን ቃል የሚጠቀመው - “የህዝብ መንፈስ”፤ “የአለም መንፈስ”፤ “የዘመን መንፈስ” ወይም በአጭሩ “መንፈስ” እያለ። እነዚህ ሁሉ ሃረጋት ትርጉማቸው አንድ አይነት እንደሆነ ሄግል ቢጠቁምም፤ ያ ትርጉም ምን እንደሆነ በግልፅ አይናገርም። በጥቅሉ፤ መንፈስ ማለት፤ አለምን የሚመራ፤ በአለም ውስጥ የሚከናወኑና የሚከሰቱ ነገሮችን፤ በአጠቃላይ የታሪክን ሂደት የሚወስን ነገር ነው፤ የሚወስን ሃይል ነው ይላል - ሄግል። ምናልባት፤ የህዝብና የዘመን መንፈስ እያ ሲናገር፤ በየዘመኑ አብዛኛው ሰው የሚያምንበትን ወይም የበላይነት የያዘውን ሃሳብና መርህ ለመጥቀስ ፈልጎ ይሆን? አብዛኛው ሰው የያዘውን ዝንባሌና ባህርይ፤ የአብዛኛው ሰው የሚከተለውን አኗኗር በአጠቃላይ የየዘመኑን ፍልስፍናና ባህል ለመግለፅ አስቦ ይሆን? ፍልስፍናና ባህልኮ፤ ከሰዎች ድርጊትና ከታሪክ ጋር በጣም የተቆራኙ ናቸዋ። ለምሳሌ፤ በ60ዎቹ አ.ም፤ በአገራችን የበላይነት አግኝተው የነበሩ የኮሙኒዝምና የፋሺዝም ፍልስፍናዎችን እዩ። ለእውነታና ለሳይንስ ክብር የሌለው፤ ለሰው ህይወትና ለግል ነፃነት ዋጋ የማይሰጥ፤ ለብልፅግናና ለኩሩ ስብእናም አድናቆት የሚነፍግ ኋላቀር ባህል በአገራችን ምን ያህል ስር የሰደደ እንደሆነም ተመልከቱ። ታዲያ፤ የአፈናና የእልቂት ፍልስፍናዎች፤ ከኋላቀር ባህል ጋር አብረው በገነኑባት አገር፤ የበርካታ ሰዎች ድርጊት ምን ሊሆን እንደሚችል መተንበይ ይከብዳል? በዚያ ዘመን፤ የግድያ፣ የእስር፣ የስደት፣ የዝርፊያ፣ የድህነትና የረሃብ ዘግናኝ ስርአት መንገሱ አይቀሬ ነበር። ኮሙኒስት ደርግ ባይኖር፤ ኮሙኒስት ኢህአፓ ይኖራል። ኢህአፓ ባይኖር ኮሙኒስት መኢሶን ይኖራል። ፍልሚያው በእነዚሁ ተመሳሳይ አስተሳሰብና አላማ በያዙ ቡድኖች መካከል ስለሆነ፤ ማንም ቢያሸንፍ ውጤቱ ተመሳሳይ ነው - አይቀሬ አሳዛኝ ውጤት። በእጅጉ ልናወግዛቸውና ልንወቅሳቸው የሚገባውም በዚሁ ምክንያት ነው። የዚያ ዘመን ምሁራን፤ የአገራችንን ኋላቀር ባህል በስልጡን ባህል ለመቀየር ከመነሳት ይልቅ፤ ለዚህም ትክክለኛ ፍልስፍናን በመምረጥ ከመጣጣር ይልቅ፤ የጥፋትን መንገድ መርጠዋል። ኋላቀሩን ባህል ወደ አሰቃቂ ደረጃ የሚያሸጋግር የአፈናና የእልቂት ፍልስፍናን መምረጣቸው፤ ይህንኑም በተግባር መፈፀማቸው ነው ትልቁ ጥፋታቸው። ፍልስፍናም ሆነ ባህል፤ በሰዎች አቅም ስር ነው - ሰዎች በምርጫ የሚይዙት ወይም የሚጥሉት። ፍልስፍናም ሆነ ባህል፤ ሰው ሰራሽ ነገር ነው - በጎ ወይም ክፉ። የዚያኑ ያህልም፤ ክፉ ወይም በጎ የሆነውን እየመዘንን መዳኘት ይኖርብናል - በተገቢው አድናቆት ወይም ውግዘት። ፍልስፍናና ባህል፤ ከሰዎች ድርጊትና ከታሪክ ጋር ምን ያህል የተቆራኘ እንደሆነ አያችሁ? ምናልባት ሄግል፤ “የዘመን መንፈስ፤ የታሪክ ሂደትን ይወስናል” እያለ የሚናገረው፤ በየዘመኑ ገንኖ የሚታየውን ፍልስፍናንና ባህልን ለመግለፅ ፈልጎ ይሆን? ቢፈልግ ኖሮ፤ ጥርት አድርጎ መግለፅ አያቅተውም ነበር። ፈላስፋ አይደል! “መንፈስ”፤ በሄግል አገላለፅ፤ ከዚህ በእጅጉ ይለያል። ሄግል ይናገራል - ... መንፈስ ማለት፤ የራሱ አላማና እቅድ ያለው፤ ይህንንም የሚመራና የሚያስፈፅም ዘላለማዊ ነገር ነው፤ ሁሉን የሚችል ሃይል ነው። ይህ የህዝብ መንፈስ፤ ወይም የሰዎች መንፈስ፤ የራሱን እቅድና አላማ የሚያስፈፅመው፤ እንደ ቄሳርና ናፖሊዮን በመሳሰሉ ሰዎች ወይም በህዝብ አማካኝነት ነው - ተልእኮ እየሰጠ። ... በእርግጥ ሰዎቹ ተልእኮ እንደተሰጣቸው አያውቁም። የየራሳቸውን ፍላጎቶች ለማሳካት ነው የሚጣጣሩት። ነገር ግን፤ ሳይታወቃቸው የመንፈስን እቅድና አላማ በወኪልነት ይፈፅማሉ። ለምሳሌ ቄሳር፤ ስልጣኑንና ክብሩን ላለማጣት ነው፤ ከተቀናቃኞቹ ጋር የተፋለመው። ነገር ግን፤ እሱ አልታወቀውም እንጂ፤ በፍልሚያው አማካኝነት፤ አዲስ አገር፣ አዲስ የመንግስት አወቃቀርና አዲስ ታሪክ ፈጥሯል - ሳይታወቀው የመንፈስን እቅድ በወኪልነት እየፈፀመ ነበር ... ሄግል ይቀጥላል - ...በአጠቃላይ፤ አለማችን፤ በመንፈስ የታቀደ ታሪክ በሰዎች አማካኝነት የሚተወንባት ትልቅ መድረክ ነች። ሰዎች የተውኔቱ ተካፋይ እንደሆኑ አያውቁም እንጂ ...። እንዲህ እንዲህ እያለ ይናገራል ሄግል።ለመሆኑ፤ ይሄ ሰዎች የማይወቁትና በወኪልነት የሚያገለግሉት “መንፈስ” ምንድነው? የት ነው ያለው? ሄግል ብዙ ብዙ ይናገራል። ግን፤ ነገሩን ከማብራራት ይልቅ፤ ይብስ የተምታታ እንዲሆን ያደርገዋል። ሁሉም ሰዎች፤ የመንፈስ ተጨባጭ ገፅታዎች እንደሆኑ፤ የመንፈስ ፍፁማዊ መገለጫ ደግሞ መንግስት እንደሆነ የሚናገረው ሄግል፤ የመንፈስን ምንነት በጥቂቱ ለመገንዘብ፤ “ፈጣሪ” ከሚለው ሃይማኖታዊ ሃሳብ ጋር እንድናነፃፅረው ይጠቁመናል። “የመንፈስ አላማና እቅድ” ሲባል ደግሞ፤ “የፈጣሪ እቅድና አላማ” ከሚባለው ሃይማኖታዊ ሃሳብ ጋር ተመሳሳይ ነው ይላል ሄግል። የሄግል ሃሳብ፤ ግራ የተጋባና የተምታታ ሃሳብ ቢሆንብን አይገርምም። ምክንያቱም የተምታታ ነው። ይልቅስ፤ ከዚህ የተምታታ ሃሳብ በመነሳት፤ ምን ላይ ደረሰ? ዶ/ር ዳኛቸው በፅሁፋቸው እንደጠቀሱት፤ ከሄግል ሃሳቦች የምናገኛቸው የተወሰኑ መደምደሚያዎች አሉ። 1ኛ. ሰዎች፤ በተለይም ቄሳርና ናፖሊዮን የመሳሰሉ ሰዎች፤ እንዲሁም በየጊዜው የሚፈጠሩ ቡድኖችና መንግስታት፤ በመንፈስ የተሰጣቸውን ተልእኮ የሚፈፅሙ ናቸው - ከዚሁ ውጭ ምንም ማድረግ አይችሉም። የአለማችን ታሪክ በሙሉ፤ ሰዎች እንዲሁ ሳይታወቃቸው ሳይታወቃቸው፤ “መንፈስ” በሚሰጣቸው ተልእኮ የሚፈፅሙት ሂደት ከሆነ፤ ማንም ሰው ለድርጊቱ ተጠያቂ ሊሆን አይችልም። ሚሊዮኖችን ለእልቂት የዳረገው ሂትለርም ሆነ፤ የአሜሪካን የነፃነት መግለጫ የፃፉት ቶማስ ጃፈርሰን፤ ተመሳሳይ ናቸው እንደማለት ነው። ንጉሱ፤ ደርግ፤ ኢህአዴግ... ያው ተልእኳቸውን ነው የሚፅሙት። “ይህንን ወይም ያንን ጥፋት ሰርተዋል” ብሎ መተቸት ከንቱ ነው። የታሪክን ተልእኮ ሲፈፅሙ፤ ብዙ ሰዎችን ቢገድሉ ወይም ቢያስሩ፤ ብዙ ሰዎችን ቢዘርፉ ወይም ቢያደኸዩ፤ ወደ ውግዘት መሮጥ የለብንም። የታሪክን ተልእኮ የሚፈፅሙ ሰዎች፤ በመንገዳቸው የሚያገኙትን ሁሉ ቢጨፈላልቁ፤ እጅግ ብዙ ንፁሃን ሰዎችን ደፍጥጠው ቢቀጩ አይገርምም፤ በተጠያቂነት መወገዝም የለባቸውም ይላል - ሄግል። 2ኛ. የመንፈስ ዋነኛና ፍፁም መገለጫ መንግስት እንደሆነ የሚገልፀው ሄግል፤ ስነምግባር ማለት ለመንግስት መገዛት እንደሆነ ይገልፃል። እውነተኛው ስነምግባር፤ ከመንግስት የሚጠበቅብህን ግዴታ መፈፀም ነው በማለት በግልፅ ይናገራል። “ያኛው ህግ ጥሩ ነው፤ ይሄኛው መጥፎ ነው”፤ “መንግስት ያኛውን ጥፋት ሰርቷል፤ ይሄኛውን መልካም ነገር አልሰራም” ... እንዲህ እያሉ ማማረጥና መተቸት ከንቱ እንደሆነ ሄግል ሲገልፅ፤ በአለም የምናየው ሁኔታ ሁሉ፤ መሆን የነበረበት ነው፤ ከዘመኑ አንፃር ሲታይም እንከን አይወጣለትም ይላል። ስለዚህ፤ ፀሐዩ ንጉሳችን፤ አብዮታዊው ደርጋችን፤ ልማታዊው ኢህአዴጋችን በማለት በፀጋ መቀበል፤ እናም ሳናንገራግርና ሳናማርጥ ትእዛዝ መፈፀም ይጠበቅብናል ማለት ነው።ግፍ ለመፈፀም የተነሳሱና ክፉ ስብእና ያዳበሩ ሰዎች፤ መንገዱ ወለል ብሎ ሲከፈትላቸው አይታያችሁም? “የታሪክ ተልእኮ” የሚባል መሳሪያ ታጥቀዋል። ማንኛውም የአምባገነን አይነት፤ “ታሪክ የጣለብኝን አደራ በተግባር እፈፅማለሁ” እያለ በሰዎች ላይ መጋለብ ይችላል። እነ ሌኒንና ስታሊን፤ እነ ሂትለርና ሞሶሎኒ፤ በታሪክ ሂደት ከሄግል በኋላ መምጣታቸው ይገርማል? መንገዱን ለአምባገነኖች አመቻችቶላቸዋላ፤ የጥፋት ፍልስፍና አስታጥቋቸዋል። ንፁሃን ሰዎች ደግሞ፤ ትጥቃቸውን እንዲፈቱ ተደርገዋል - በዚሁ የጥፋት ፍልስፍና አማካኝነት ለመንግስት ታዛዥ ሁኑ ተብለዋል። ግፍ ቢፈፀምባችሁ እንኳ መቃወምና ማውገዝ የለባችሁም ተብሎ ተነግሯቸዋል። መንግስትንና የመንግስትን ተግባራት ለመመዘን ወይም ለመዳኘት መሞከር ከንቱ እንደሆነም ጭምር በሄግል ተሰብከዋል። እና ይሄ ፍልስፍና ትክክል ነው? በዚሁ ፍልስፍና መመራት አለብን? ለዶ/ር ዳኛቸው የማቀርባቸው የውይይት ጥያቄዎች ናቸው። “የዘመን ተልእኮና የትውልድ ጥያቄዎች” በሚል ርእስ የቀረበው የዶ/ር ዳኛቸው አሰፋ ፅሁፍ፤ የንጉሱንና የደርግን ዘመን እንዲሁም የኢህአዴግን ዘመን በምሳሌነት ጠቃቅሶ ሃሳቡን ሲቋጭ ውይይትን ይጋብዛል። የአፄ ሃይለስላሴ እና የደርግ መንግስታት፤ የታሪክ ተልእኳቸውን እንደፈፀሙና ከተልእኳቸው ውጭ ምንም ማድረግ እንደማይችሉ ከሄግል ፍልስፍና ጋር አያይዘው የጠቀሱት ዶ/ር ዳኛቸው፤ ወደኋላ ተመልሰን ስለመብት ጥያቄ እያነሳን ብናወግዛቸው ትርጉም የለሽ ነው ይላሉ። በተመሳሳይ መንገድ፤ የኢህአዴግ መንግስት ላይ የሚሰነዘሩ ጥያቄዎችም ትርጉም ላይኖራቸው ይችላል ብለዋል - ፀሃፊው። “የታሪክ ተልእኮ” የተሰኘው የተድበሰበሰ አባባል፤ ግር ስለሚያሰኝ ዘርዘር አድርገን ብናየው ይሻላል። አባባሉ ለአገራችን አዲስ ነው ማለቴ አይደለም። እንዲያውም የተለመደ አባባል ነው - ብዙ የተነገረለትና የተፃፈለት። ዋናው ምንጭ ፈላስፋው ሄግል እንደሆነ የማያውቁ ብዙ የአገራችን ሰዎቸም፤ “ታሪካዊ ሃላፊነት”፤ “ታሪክ የጣለብን አደራ” እየተባለ ሲነገር መስማታቸው አይቀርም። ምንጩን ባናውቀው እንኳ፤ ከአገራችን ፖለቲካና ከህይወታችን ጋር ተሳስሯል። ፍልስፍና (ትክክልም ይሁን ስህተት)፤ እንዲሁ አየር ላይ የሚቀር ሳይሆን፤ ዞሮ ዞሮ ህይወታችንን በበጎም ሆነ በክፉ ይነካል። ለምን? በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ፤ በፍጥነትም ሆነ በሂደት፤ የሰዎች ህይወት የሚመራው በሃሳቦች አማካኝነት ነው - ከፍልስፍና እየተተነተኑና እየተዘረዘሩ የሚመጡ ሃሳቦች። በጭፍን ስሜትና በደፈናው እየተቀበልን የስብእናችንና የባህሪያችን አካል የምናደርጋቸው ሃሳቦች፤ ወይም በሎጂክና በጠራ አእምሮ እየመረመርን የምንመርጣቸው ሃሳቦች ሊሆኑ ይችላሉ። በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ በእነዚሁ ሃሳቦች ነው፤ ድርጊታችንና ህይወታችንን የምንመራው - ለጥፋትም ሆነ ለልማት። እና ታዲያ፤ ከሄግል ፍልስፍና ጋር በማያያዝ፤ ዶ/ር ዳኛቸው ያቀረቡትን ሃሳብ እንዴት አያችሁት? “ታሪክ የጣለብኝን አደራ እፈፅማለሁ” እያለ ግፍ የሚሰራ ሁሉ አለፈለት አያስብልም? ዘርዝረን እንየዋ። ዶ/ር ዳኛቸው፤ ለአዲስ አመት በታተመው የአድማስ ጋዜጣ ላይ ባቀረቡት ፅሁፋቸው ለውይይት ጋብዘውን የለ? “የአበሻ ነገር” ሆኖ፤ ለግብዣው ብንዘገይ እንኳ፤ በሩን እንደማይዘጉብን ተስፋ ይዘን እንቅረብ። የመንግስት ስልጣን ከምን ይመነጫል በሚል ሃሳብ ዙሪያ ፅሁፋቸውን የጀመሩት ዶ/ር ዳኛቸው፤ ቀጠል አድርገው የማኪያቬሊን አስተሳሰብ በአጭሩ ይዳስሳሉ - መንግስታትን የምንዳኝበት የሞራል ሚዛን ምን መሆን በመጠቃቀስ። የፅሁፋቸውንሁለት ሶስተኛውን ያህል ስንጨርስ ነው፤ ዋናውን ርእሰ ጉዳይ በቀጥታ የምናገኘው - “የዘመን ተልእኮ እና የትውልድ ጥያቄ”። ማጣቀሻቸውም ሄግል ነው - ጀርመናዊው የ19ኛው ክፍለዘመን ፈላስፋ። የሄግልን አስተሳሰብ መሰረት አድርገው፤ የአፄ ሃይለስላሴን፤ የደርግንና የኢህአዴግን ዘመን እንዴት መዳኘት እንደሚኖርብን ይገልፃሉ - ዶ/ር ዳኛቸው። በእርግጥ፤ ዶ/ር ዳኛቸው በዚሁ ጥያቄ ዙሪያ፤ “የሄግል አስተሳሰብ ትክክል ነው” ብለው እንደሚያስቡ ወይም እንደማያስቡ በግልፅ አልፃፉም። ሄግል እንዳለው፤ ከሄግል አኳያ፤ በሄግል አነጋገር... በሚሉ የጥንቃቄ አጀቦች ታጥረው ነው፤ ዶ/ር ዳኛቸው ስለ ንጉሱ፤ ስለ ደርግና ስለ ኢህአዴግ ዘመን የሚናገሩት። የራሳቸውን ሃሳብ በሚገልፅ መንገድ አልፃፉም - ከተወሰኑ ቦታዎች በስተቀር። ለምሳሌ፤ መንግስታት የየራሳቸው ተልእኮ እንዳላቸው ዶ/ር ዳኛቸው የገለፁት፤ “በሄግል አባባል” ከሚል ማጀቢያ ጋር አይደለም። ወደ ዋና ርእሰ ጉዳያቸው ሲገቡ፤ ያሰፈሯቸውን የመጀመሪያ አረፍተነገሮች ተመልከቱ። “ስለ ዘመን መንፈስ (ተልእኮ) ተጠቃሽ ድርሳን የጻፈው፤ [ታዋቂው የ19ኛ መቶ ክፍለ ዘመን ጀርመናዊ ፈላስፋ] ቬልሄልም ሄግል ነው” በማለት የፃፉት ዶ/ር ዳኛቸው፤ “እያንዳንዱ መንግሥት የራሱ ተልእኮ አለው” ይላሉ። ይህንንም ለማብራራት ፈላስፋውን ይጠቅሳሉ - እንዲህ በማለት። ...ሄግል እንደሚያብራራው “መንፈስ ለግለሰብም ሆነ ለመንግሥት፤ ወይም ለአንድ የተደራጀ ኃይል፤ ተልእኮ ታሸክመዋለች። ከተሰጠው ተልእኮ ውጭ ግን ምንም ማድረግ አይችልም”...፡፡ እዚህ ላይ ጥያቄዎች ቢፈጠሩብን አይገርምም። “የታሪክ ተልእኮ” እና “የትውልድ ጥያቄ” የተሰኙትን አባባሎች አይተን በወጉ ትርጉማቸውን ሳናጣጥም፤ “የዘመን ተልእኮ”፤ “የመንፈስ ተልእኮ” የሚባሉ ነገሮችም ተጨምረውብናል። ሄግል፤ ፊሎዞፊ ኦፍ ሂስትሪ በሚል ርእስ ባቀረበው ትምህርት ውስጥ፤ ዋነኛውን ስፍራ ይዞ የምናገኘው “መንፈስ” የሚለው ቃል ነው። ቃሉን በሃይማኖታዊና በተፈጥሯዊ ገፅታው ስንጠቀምበት፤ ትርጉሙ ያምታታ የለ? ሄግልም ቃሉን የሚጠቀምበት በሚያምታታ መንገድ ነው። በአንድ በኩል፤ ተፈጥሯዊ ትርጉም ይሰጠዋል። በሌላ በኩል ደግሞ፤ ሃይማኖታዊ መሰል ትርጉም። ሄግል፤ ለምሳሌ አለምን በሁለት ይከፍለዋል - ቁሳዊ አለም እና መንፈሳዊ አለም በማለት። ድንጋይ፤ ከዋክብት፤ ፀሃይ፤ ፕላኔት በቁሳዊ አለም ውስጥ ሲፈረጁ፤ ሰዎች ደግሞ በመንፈሳዊ አለም ውስጥ ፈርጇቸዋል - ማሰብ፣ መምረጥ፣ መወሰንና ድርጊት መፈፀም ይችላሉ በማለት። በሌላ አነጋገር፤ ከሰው ተፈጥሮ ጋር በማያያዝ ነው፤ ሄግል “መንፈስ” የሚለውን ቃል የሚጠቀመው - “የህዝብ መንፈስ”፤ “የአለም መንፈስ”፤ “የዘመን መንፈስ” ወይም በአጭሩ “መንፈስ” እያለ። እነዚህ ሁሉ ሃረጋት ትርጉማቸው አንድ አይነት እንደሆነ ሄግል ቢጠቁምም፤ ያ ትርጉም ምን እንደሆነ በግልፅ አይናገርም። በጥቅሉ፤ መንፈስ ማለት፤ አለምን የሚመራ፤ በአለም ውስጥ የሚከናወኑና የሚከሰቱ ነገሮችን፤ በአጠቃላይ የታሪክን ሂደት የሚወስን ነገር ነው፤ የሚወስን ሃይል ነው ይላል - ሄግል። ምናልባት፤ የህዝብና የዘመን መንፈስ እያ ሲናገር፤ በየዘመኑ አብዛኛው ሰው የሚያምንበትን ወይም የበላይነት የያዘውን ሃሳብና መርህ ለመጥቀስ ፈልጎ ይሆን? አብዛኛው ሰው የያዘውን ዝንባሌና ባህርይ፤ የአብዛኛው ሰው የሚከተለውን አኗኗር በአጠቃላይ የየዘመኑን ፍልስፍናና ባህል ለመግለፅ አስቦ ይሆን? ፍልስፍናና ባህልኮ፤ ከሰዎች ድርጊትና ከታሪክ ጋር በጣም የተቆራኙ ናቸዋ። ለምሳሌ፤ በ60ዎቹ አ.ም፤ በአገራችን የበላይነት አግኝተው የነበሩ የኮሙኒዝምና የፋሺዝም ፍልስፍናዎችን እዩ። ለእውነታና ለሳይንስ ክብር የሌለው፤ ለሰው ህይወትና ለግል ነፃነት ዋጋ የማይሰጥ፤ ለብልፅግናና ለኩሩ ስብእናም አድናቆት የሚነፍግ ኋላቀር ባህል በአገራችን ምን ያህል ስር የሰደደ እንደሆነም ተመልከቱ። ታዲያ፤ የአፈናና የእልቂት ፍልስፍናዎች፤ ከኋላቀር ባህል ጋር አብረው በገነኑባት አገር፤ የበርካታ ሰዎች ድርጊት ምን ሊሆን እንደሚችል መተንበይ ይከብዳል? በዚያ ዘመን፤ የግድያ፣ የእስር፣ የስደት፣ የዝርፊያ፣ የድህነትና የረሃብ ዘግናኝ ስርአት መንገሱ አይቀሬ ነበር። ኮሙኒስት ደርግ ባይኖር፤ ኮሙኒስት ኢህአፓ ይኖራል። ኢህአፓ ባይኖር ኮሙኒስት መኢሶን ይኖራል። ፍልሚያው በእነዚሁ ተመሳሳይ አስተሳሰብና አላማ በያዙ ቡድኖች መካከል ስለሆነ፤ ማንም ቢያሸንፍ ውጤቱ ተመሳሳይ ነው - አይቀሬ አሳዛኝ ውጤት። በእጅጉ ልናወግዛቸውና ልንወቅሳቸው የሚገባውም በዚሁ ምክንያት ነው። የዚያ ዘመን ምሁራን፤ የአገራችንን ኋላቀር ባህል በስልጡን ባህል ለመቀየር ከመነሳት ይልቅ፤ ለዚህም ትክክለኛ ፍልስፍናን በመምረጥ ከመጣጣር ይልቅ፤ የጥፋትን መንገድ መርጠዋል። ኋላቀሩን ባህል ወደ አሰቃቂ ደረጃ የሚያሸጋግር የአፈናና የእልቂት ፍልስፍናን መምረጣቸው፤ ይህንኑም በተግባር መፈፀማቸው ነው ትልቁ ጥፋታቸው። ፍልስፍናም ሆነ ባህል፤ በሰዎች አቅም ስር ነው - ሰዎች በምርጫ የሚይዙት ወይም የሚጥሉት። ፍልስፍናም ሆነ ባህል፤ ሰው ሰራሽ ነገር ነው - በጎ ወይም ክፉ። የዚያኑ ያህልም፤ ክፉ ወይም በጎ የሆነውን እየመዘንን መዳኘት ይኖርብናል - በተገቢው አድናቆት ወይም ውግዘት። ፍልስፍናና ባህል፤ ከሰዎች ድርጊትና ከታሪክ ጋር ምን ያህል የተቆራኘ እንደሆነ አያችሁ? ምናልባት ሄግል፤ “የዘመን መንፈስ፤ የታሪክ ሂደትን ይወስናል” እያለ የሚናገረው፤ በየዘመኑ ገንኖ የሚታየውን ፍልስፍናንና ባህልን ለመግለፅ ፈልጎ ይሆን? ቢፈልግ ኖሮ፤ ጥርት አድርጎ መግለፅ አያቅተውም ነበር። ፈላስፋ አይደል! “መንፈስ”፤ በሄግል አገላለፅ፤ ከዚህ በእጅጉ ይለያል። ሄግል ይናገራል - ... መንፈስ ማለት፤ የራሱ አላማና እቅድ ያለው፤ ይህንንም የሚመራና የሚያስፈፅም ዘላለማዊ ነገር ነው፤ ሁሉን የሚችል ሃይል ነው። ይህ የህዝብ መንፈስ፤ ወይም የሰዎች መንፈስ፤ የራሱን እቅድና አላማ የሚያስፈፅመው፤ እንደ ቄሳርና ናፖሊዮን በመሳሰሉ ሰዎች ወይም በህዝብ አማካኝነት ነው - ተልእኮ እየሰጠ። ... በእርግጥ ሰዎቹ ተልእኮ እንደተሰጣቸው አያውቁም። የየራሳቸውን ፍላጎቶች ለማሳካት ነው የሚጣጣሩት። ነገር ግን፤ ሳይታወቃቸው የመንፈስን እቅድና አላማ በወኪልነት ይፈፅማሉ። ለምሳሌ ቄሳር፤ ስልጣኑንና ክብሩን ላለማጣት ነው፤ ከተቀናቃኞቹ ጋር የተፋለመው። ነገር ግን፤ እሱ አልታወቀውም እንጂ፤ በፍልሚያው አማካኝነት፤ አዲስ አገር፣ አዲስ የመንግስት አወቃቀርና አዲስ ታሪክ ፈጥሯል - ሳይታወቀው የመንፈስን እቅድ በወኪልነት እየፈፀመ ነበር ... ሄግል ይቀጥላል - ...በአጠቃላይ፤ አለማችን፤ በመንፈስ የታቀደ ታሪክ በሰዎች አማካኝነት የሚተወንባት ትልቅ መድረክ ነች። ሰዎች የተውኔቱ ተካፋይ እንደሆኑ አያውቁም እንጂ ...። እንዲህ እንዲህ እያለ ይናገራል ሄግል።ለመሆኑ፤ ይሄ ሰዎች የማይወቁትና በወኪልነት የሚያገለግሉት “መንፈስ” ምንድነው? የት ነው ያለው? ሄግል ብዙ ብዙ ይናገራል። ግን፤ ነገሩን ከማብራራት ይልቅ፤ ይብስ የተምታታ እንዲሆን ያደርገዋል። ሁሉም ሰዎች፤ የመንፈስ ተጨባጭ ገፅታዎች እንደሆኑ፤ የመንፈስ ፍፁማዊ መገለጫ ደግሞ መንግስት እንደሆነ የሚናገረው ሄግል፤ የመንፈስን ምንነት በጥቂቱ ለመገንዘብ፤ “ፈጣሪ” ከሚለው ሃይማኖታዊ ሃሳብ ጋር እንድናነፃፅረው ይጠቁመናል። “የመንፈስ አላማና እቅድ” ሲባል ደግሞ፤ “የፈጣሪ እቅድና አላማ” ከሚባለው ሃይማኖታዊ ሃሳብ ጋር ተመሳሳይ ነው ይላል ሄግል። የሄግል ሃሳብ፤ ግራ የተጋባና የተምታታ ሃሳብ ቢሆንብን አይገርምም። ምክንያቱም የተምታታ ነው። ይልቅስ፤ ከዚህ የተምታታ ሃሳብ በመነሳት፤ ምን ላይ ደረሰ? ዶ/ር ዳኛቸው በፅሁፋቸው እንደጠቀሱት፤ ከሄግል ሃሳቦች የምናገኛቸው የተወሰኑ መደምደሚያዎች አሉ። 1ኛ. ሰዎች፤ በተለይም ቄሳርና ናፖሊዮን የመሳሰሉ ሰዎች፤ እንዲሁም በየጊዜው የሚፈጠሩ ቡድኖችና መንግስታት፤ በመንፈስ የተሰጣቸውን ተልእኮ የሚፈፅሙ ናቸው - ከዚሁ ውጭ ምንም ማድረግ አይችሉም። የአለማችን ታሪክ በሙሉ፤ ሰዎች እንዲሁ ሳይታወቃቸው ሳይታወቃቸው፤ “መንፈስ” በሚሰጣቸው ተልእኮ የሚፈፅሙት ሂደት ከሆነ፤ ማንም ሰው ለድርጊቱ ተጠያቂ ሊሆን አይችልም። ሚሊዮኖችን ለእልቂት የዳረገው ሂትለርም ሆነ፤ የአሜሪካን የነፃነት መግለጫ የፃፉት ቶማስ ጃፈርሰን፤ ተመሳሳይ ናቸው እንደማለት ነው። ንጉሱ፤ ደርግ፤ ኢህአዴግ... ያው ተልእኳቸውን ነው የሚፅሙት። “ይህንን ወይም ያንን ጥፋት ሰርተዋል” ብሎ መተቸት ከንቱ ነው። የታሪክን ተልእኮ ሲፈፅሙ፤ ብዙ ሰዎችን ቢገድሉ ወይም ቢያስሩ፤ ብዙ ሰዎችን ቢዘርፉ ወይም ቢያደኸዩ፤ ወደ ውግዘት መሮጥ የለብንም። የታሪክን ተልእኮ የሚፈፅሙ ሰዎች፤ በመንገዳቸው የሚያገኙትን ሁሉ ቢጨፈላልቁ፤ እጅግ ብዙ ንፁሃን ሰዎችን ደፍጥጠው ቢቀጩ አይገርምም፤ በተጠያቂነት መወገዝም የለባቸውም ይላል - ሄግል። 2ኛ. የመንፈስ ዋነኛና ፍፁም መገለጫ መንግስት እንደሆነ የሚገልፀው ሄግል፤ ስነምግባር ማለት ለመንግስት መገዛት እንደሆነ ይገልፃል። እውነተኛው ስነምግባር፤ ከመንግስት የሚጠበቅብህን ግዴታ መፈፀም ነው በማለት በግልፅ ይናገራል። “ያኛው ህግ ጥሩ ነው፤ ይሄኛው መጥፎ ነው”፤ “መንግስት ያኛውን ጥፋት ሰርቷል፤ ይሄኛውን መልካም ነገር አልሰራም” ... እንዲህ እያሉ ማማረጥና መተቸት ከንቱ እንደሆነ ሄግል ሲገልፅ፤ በአለም የምናየው ሁኔታ ሁሉ፤ መሆን የነበረበት ነው፤ ከዘመኑ አንፃር ሲታይም እንከን አይወጣለትም ይላል። ስለዚህ፤ ፀሐዩ ንጉሳችን፤ አብዮታዊው ደርጋችን፤ ልማታዊው ኢህአዴጋችን በማለት በፀጋ መቀበል፤ እናም ሳናንገራግርና ሳናማርጥ ትእዛዝ መፈፀም ይጠበቅብናል ማለት ነው።ግፍ ለመፈፀም የተነሳሱና ክፉ ስብእና ያዳበሩ ሰዎች፤ መንገዱ ወለል ብሎ ሲከፈትላቸው አይታያችሁም? “የታሪክ ተልእኮ” የሚባል መሳሪያ ታጥቀዋል። ማንኛውም የአምባገነን አይነት፤ “ታሪክ የጣለብኝን አደራ በተግባር እፈፅማለሁ” እያለ በሰዎች ላይ መጋለብ ይችላል። እነ ሌኒንና ስታሊን፤ እነ ሂትለርና ሞሶሎኒ፤ በታሪክ ሂደት ከሄግል በኋላ መምጣታቸው ይገርማል? መንገዱን ለአምባገነኖች አመቻችቶላቸዋላ፤ የጥፋት ፍልስፍና አስታጥቋቸዋል። ንፁሃን ሰዎች ደግሞ፤ ትጥቃቸውን እንዲፈቱ ተደርገዋል - በዚሁ የጥፋት ፍልስፍና አማካኝነት ለመንግስት ታዛዥ ሁኑ ተብለዋል። ግፍ ቢፈፀምባችሁ እንኳ መቃወምና ማውገዝ የለባችሁም ተብሎ ተነግሯቸዋል። መንግስትንና የመንግስትን ተግባራት ለመመዘን ወይም ለመዳኘት መሞከር ከንቱ እንደሆነም ጭምር በሄግል ተሰብከዋል። እና ይሄ ፍልስፍና ትክክል ነው? በዚሁ ፍልስፍና መመራት አለብን? ለዶ/ር ዳኛቸው የማቀርባቸው የውይይት ጥያቄዎች ናቸው። Read 2827 times Last modified on Saturday, 22 October 2011 11:11 Tweet Published in ነፃ አስተያየት Latest from “ቆንጆዎች” የሥዕል ኤግዚቢሽን ሐሙስ ይከፈታል “ሴት የላከው” ፊልም በድጋሚ ይመረቃል ቢዮንሴ እና ሌዲ ጋጋ ነጠላ ዜማ ሊያወጡ ነው የጀምስ ቦንድን ፊልም የሰራው ኤምጂኤም ከኪሳራ እየወጣ ነው “የእማዋዬ እንባ” ረዥም ልብወለድ ለንባብ በቃ “አነበብካት” እየተነበበ ነው More in this category: « “ቦንድ” ጉድ አፈላ - የግሪክ ቦንድ የገዙ 100 ቢሊዮን ዶላር ከሰሩ በሂደት መገንባት፤ በሂደት ማፍረስ » back to top ላንተና ላንቺ Equalize-እኩል ማድረግ፡፡ የኤችአይቪ ኤድስ ስርጭት እንዳያበቃ የማያደርጉ አለመመጣጠኖችን በአለም ዙሪያ ያሉ የሰው ልጆች ሁሉ በአንድነት ሊያስወግዱ ይገባ ል፡፡ UNAIDSEqualize- እኩል ማድረግ እ.ኤ.አ ዲሴምበር 1/ወይም ህዳር 22/ በየአመቱ የሚውለው የአለም ኤድስ ቀን ህብረተሰብ ከራስ ጋር ጠብ - (ወግ) Written by ድረስ ጋሹ ከረጅም ጊዜ በኋላ...ወንበር ስቦ ‘ራሱን ኖር አለው _የልብ የልቡን ሊያወጋው። እንግዳ ማንነቱ፣ አትሮንሱ ላይ መጽሐፍ ገልጦ “ገድለ ሕይወቱን” ሊያትትለት ሲሰናዳ፤ ነባር ማንነቱ ጆሮው እንደ ጥንቸል ጆሮ ቆመ - ሊሰማ። ርዕሰ አንቀፅ “ክፉ ደጉን ያየን ነንና ጎረቤት ያንተ ቤት ሲንኳኳ ይሰማል እኔ ቤት” ... ከዕለታት ከአንድ ቀን ዘጠኝ ጓደኛሞች ወደ አንድ ሩቅ አገር ለመሄድ መንገድ ይጀምራሉ። ብዙ ርቀት እንደሄዱ ይመሽባቸዋል።አንደኛው፤“ጎበዝ፤ ከዚህ ወዲያ ከቀጠልን ጨለማው ይበረታብናል። ስለዚህ እዚህ ተኝተን እንደር” አለ። ሁለተኛው፤“ጥሩ ሀሳብ ነው።
የግንቦት 7 ዋና ፀሀፊ አቶ አንዳርጋቸው ፅጌ በየመን የፀጥታ ሃይሎች ታግተው ለዘረኛውና አፋኙ የወያኔ ቡድን ተላልፈው የተሰጡበትን አንደኛ ዓመት ምክንያት በማድረግ በዓለም አቀፍ ደረጃ የሚካሄደው ሰላማዊ ሰልፍ በኖርዌይ ደረጃ የዲሞክራሲያዊ ለውጥ በኢትዮጵያ የድጋፍ ድርጅት ኖርዌይ በወጣቶች ክፍል አስተባባሪነት በጁን 23/ 2015 በእንግሊዝ ኢምባሲ ፊት ለፊት እልህና ቁጭት የተሞላበት ታላቅ ሰላማዊ ሰልፍ ተካሂዷል። በሰልፉ ላይ ከተለያዩ የኖርዌይ ከተሞች የተገኙ በርካታ ሀገር ወዳድ ኢትዮጵያውያን በኖርዌጅያን የሰአት አቆጣጠር ከ13፡30 ስዓት ጀምሮ ታላቋ ብርታኒያ ለዜጋዋ አቶ አንዳርጋቸው ልዩ ትኩረት አድርጋ ከዘረኛው ወያኔ ነጻ በማውጣት ወደ ቤተሰቡ እንዲመለስ ለማሳሰብ ድምጻቸውን ከፍ አድርገው የነጻነት ታጋዩን አንዳርጋቸውን በተመለከተ የተለያዩ መፎክሮችን አሰምተዋል። በዝግጅቱ ወቅት ከተሰሙት መፎክሮች መካከል “አንዳርጋቸው የነጻነት ታጋይ እንጂ አሸባሪ አይደለም” አንዳርጋቸው ነጻ ይወጣ ዘንድ እንግሊዝ ግፊት ታድርግ”፣ “በአንዳርጋቸው ላይ ለአንድ ዓመት ሙሉ እየደረሰበት ያለው የስቃይና የመከራ ዘመን ይብቃ”፣ እንግሊዝ ዜጋሽ የት ነው?”፣ “እንግሊዝ! ዜጋሽ አደጋ ውስጥ ነውና ደህንነትና ጥበቃ ያዝፈልገዋል፣ የህግ ከለላም እንዲሁ” “አዎ! እኛ ሁላችን አንዳርጋቸው ነን!” ነጻነት፣ ፍትህና ዲሞክራሲ ያስፈልገናል” በማለት ከፍተኛ ሀገራዊ ስሜት በተንጸባረቀበት መልኩ ጩኸታቸውን አሰምተዋል። በመቀጠልም አርበኞች ግንቦት ሰባት አቶ አንዳርጋቸው ጽጌ የታፈኑበትን አንደኛ ዓመት ምክንያት በማድረግ የተሰጠውን መግለጫ ለተሳታፊዎች በድምጽ ተነቧል። መግለጫውም የአቶ አንዳርጋቸው በወያኔ መታገት ንቅናቄው የበለጠ እንዲጠነክርና ከሌሎች ድርጅቶች ጋር ውህደት በመፍጠር ትግሉን ወደፊት እንዲሄድ አድርጎታል እንጂ ወያኔ እንዳሰበው ትግሉ ወደ ኋላ እንዳልቀረ ይጠቅሳል። በመግለጫው ማጠቃለያም በአቶ አንዳርጋቸው ላይ በአፈናው የተነሳ የደረሰው መከራ ስቃይ ብቻ ሳይሆን በአሁኑ ጊዜ ለፍትህ ፣ ለእኩልነትና ለነፃነት በመቆማቸው በወያኔ አረመኔዎች ቁም ስቅላቸውን የሚያዩ በርካታ ቁጥር ያላቸው ዜጎች ሰቆቃ የሚያበቃው የኢትዮጵያ ህዝብ ተባብሮ በሚያደርገው ሁለ ገብ ትግል በመሆኑ ማንኛችንም በአቶ አንዳርጋቸውም ሆነ በሌሎች ወገኖቻችን ላይ እየደረሰ ያለውን ጥቃት እንደራሳችን አድርገን የሚሰማን ወገኖች በሙሉ አቶ አንዳርጋቸው ፅጌ ከታፈኑበት አንድ አመት ወዲህ የተጀመረውን ተስፋ የሚሰጥ እንቅስቃሴ አጠናክረን ወደ ውጤት በማድረስ የመጪው ዘመን የህዝብ የፍትህ የእኩልነትና የነፃነት ተስፋ የሚለመልምበት የወያኔ አምባገነን ስርአት እድሜ የሚያጥርበት ዘመን እንዲሆን ሁላችንም የምንችለውን ሁሉ እንድናደርግ ወገናዊ ጥሪ አስተላልፈዋል። በመጨረሻም በዲሞክራሲያዊ ለውጥ በኢትዮጵያ ድጋፍ ድርጅት ኖርዌይ የተዘጋጀውን ደብዳቤ በተወካዮች አማካኝነት ለኢምባሲው ከተሰጠ በኋላ የተለያዩ መፈክሮችን በማሰማት ዝግጅቱ በታቀደለት ስዓት በተሳካ ሁኔታ ተጠናቋል።
ህዳር 10/2015 ዓ.ም አዲስ አበባ (ኢ.ሚ) ሕዝብን እና ሀገርን ለሚደጉሙ ኢንዱስትሪዎች የሚደረገው ድጋፍ ተጠናክሮ ይቀጥላል / የኢንዱስትሪ ሚኒስትር መላኩ አለበል / አዲስ አበባ፡ ሕዳር 10/2015 ዓ.ም (አሚኮ) በላያ ኢንዱስትሪያል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ከ1 ቢሊዮን ብር በላይ በሆነ ወጭ በሱሉልታ ከተማ የውኃ ፋብሪካ አስመርቆ ወደ ሥራ አስገብቷል። የኢንዱስትሪ ሚኒስትር አቶ መላኩ አለበል እንደገለጹት ስፖርት ውኃ በቴክኖሎጂ የዳበረና ፈጥኖ ወደ ሥራ መግባት የቻለ ፋብሪካ ነው ብለዋል። ውኃ ወለድ በሽታ በዓለማችን ያለው ተጽዕኖ ቀላል አይደለም ያሉት ሚኒስትሩ ፋብሪካው ይህን ከመቀነስ ባሻገር በምጣኔ ሀብትና በማህበረሰብ ድጋፍም ሚናው የበዛ ነው፤ ከዚህ በላይም ኃላፊነቱን እየተወጣ የሚጠናከር መሆን አለበት ሲሉ ተናግረዋል። ፋብሪካው በተለይ ወደ ውጭ የመላክ ዓላማን ጭምር የያዘ በመሆኑ ፋይዳው የጎላ እንደሆነ አስገንዝበው ሌሎችንም የለስላሳ መጠጦችን በማምረት ለገበያ ማቅረቡ ደግሞ ሀገራዊ ጠቀሜታውን ከፍ ያደርገዋል ብለዋል። ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ በውኃ ምርትና ሂደት ላይ ባደረገው ምርምርና የማሻሻያ ጥናት በተለይ አስፈላጊነታቸው አናሳ የሆኑ ከውጭ ይገቡ የነበሩ ግብዓቶችን በማስቀረት ትልቅ ሥራ እየሠራ እንዳለም ገልጸዋል። ሌሎች የውጭ ምንዛሬን የሚያስቀሩ ጥናቶች እየተካሄዱ መሆኑን የጠቀሱት ሚኒስትሩ አሁን ልክ እንደ በላያ ኢንደስትሪያል ፈጣን፣ማኅበረሰቡን እና ሀገርን የሚደጉሙ ተግባራትን ለሚሰሩ አምራች ኢንዱስትሪዎች ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ድጋፉን አጠናክሮ እንደሚቀጥል አረጋግጠዋል።
የኦሮሚያ ልዩ ፖሊስ ባለፈው አንድ ወር ውስጥ የህወሃት ጁንታ ተላላኪ በሆነው ኦነግ ሸኔ ላይ ሲወስድ በነበረዉ እርምጃ 370 መደምሰሳቸው ተገልጿል፡፡ 176 ታጣቂዎች ደግሞ በፖሊስ ቁጥጥር ስር ሲውሉ 154 ደግሞ በህዝቡ ተይዘዋል፡፡ በዚሁ ወቅት ትጥቅና ስንቅ ለሽፍታዉ ሲያቀርቡ የነበሩ 183 የሕወሓት አባላትም በቁጥጥር ስር መዋላቸውንም የኦሮሚያ ብልጽግና ፓርቲ በፌስቡክ ገጹ አስታውቋል፡፡ በሎጂስቲክ በኩል 4 ብሬኖችን ጨምሮ 1,585 ጠመንጃዎች፣ 10,902 ጥይቶች፣ 605 ከብቶች፣ 353 ፍየሎች፣ 54 አህዮች፣ 48 ግመሎች፣ 682,680 ብር እና 204,000 ሀሰተኛ ገንዘብ መያዙንም ፓርቲው አስታውቋል፡፡ በትግራይ ክልል የፌዴራል መንግስት የሕግ ማስከበር እርምጃ መውሰድ መጀመሩን ተከትሎ በኦነግ ሸኔ ታጣቂዎችም ላይ የተጠናከረ እርምጃ ሲወሰድ መቆየቱን መንግስት አስታውቋል፡፡ በተለይም ኦነግ ሸኔ በብዛት በሚንቀሳቀስባቸው በምዕራብ ፣ በምስራቅ እና በደቡብ የኦሮሚያ አካባቢዎች ባለፈው አንድ ወር የኦሮሚያ ፖሊስ ተልዕኮ ተሰጥቶት እርምጃ ሲወስድ መቆየቱ ይታወቃል፡፡ የኢትዮጵያ ብሔራዊ መከላከያ ሠራዊት ጥቅምት 24 ቀን 2013 ዓ.ም በሰሜን እዝ ላይ በሕወሓት በተፈጸመው ጥቃት የኦነግ ሸኔ ወታደሮችም መሳተፋቸውን መግለጹ ይታወሳል፡፡
ጋምቤላን በረሃ አድርጎ፤ ሕዝቧን ገድሎ፤ በተለይ የአንድ ክልል “ዜጎችን” ብቻ ጠቅሞ በጋምቤላ የተተገበረው “ኢንቨስትመንት” ዘጠኝ ቢሊዮን ብር ያህል የማይከፈል ዕዳ ውስጥ መዘፈቁን ህወሓት/ኢህአዴግ አመነ። ልክ የዛሬ 14ዓመት ነበር መለስ በመራው ስብሰባ ላይ “እንጨርሳቸው፤ አንድም አኙዋክ መትረፍ የለበትም” የሚለው ትዕዛዝ የወጣው። በዚህም መሠረት 424 ንጹሃን በግፍ ተጨፈጨፉ፤ መሬታቸው ተነጠቀ፤ ለባለሃብቶች በሃያ ብር (በወቅቱ 1 ዶላር) ሒሳብ ተቸበቸበ። ህወሓት ደርግን ሲወነጅልበት የነበረውን ግዳጅ ሠፈራና መንደር ምሥረታ በአኙዋክ ወገኖች ላይ ተፈጸመባቸው። ይህ ሁሉ የሆነው ለ"ልማት" ነው ተባለ። ሪፖርተር (8 November 2017) ባወጣው ዘገባ ላይ እንዳሰፈረው “ለጋምቤላ እርሻዎች የተሰጠው ብድር የልማት ባንክን መመለስ ያልቻሉ ብድሮች ወደ ዘጠኝ ቢሊዮን ብር … [Read more...] about ከ424 ዜጎች ጭፍጨፋ፤ ከ14 ዓመት መሬት ነጠቃ በኋላ የጋምቤላ “ኢንቨስትመንት” 9ቢሊዮን ብር ያህል ከስሯል Filed Under: News Tagged With: anuak, eprdf, Full Width Top, land grab, meles, Middle Column, tplf “እንጨርሳቸው፤ አንድም አኙዋክ መትረፍ የለበትም” December 13, 2017 12:36 am by Editor Leave a Comment እነዚህም የህወሓት ነፍሰበላዎች ይፈለጋሉ! የሰላም ሰዎች የሆኑት አኙዋኮች ከህወሓት ጋር መቃቃር ውስጥ የገቡት ገና ከጅምሩ ነበር። የቀድሞው የአኙዋክ ምክርቤት ኃላፊ የነበሩት አቶ ኦባንግ ሜቶ እንደሚሉት ችግሩ የተያያዘው ህወሓት የጋምቤላን ለም ምድር የራሱ ለማድረግ ከመፈለጉ ጋር ነው። ህወሓት ሥልጣን ላይ እንደተቆናጠጠ የጋምቤላን ብቸኛ ጄኔሬተር በመንቀል ከመውሰድ አልፎ በአሎሮ ግድብ ላይ የነበሩትን ወደ 400 የሚሆኑ ማሽነሪዎች እና የእርሻ መሣሪዎች በምሽት ወደ ትግራይ ነቅሎ ወስዷል ይላሉ አቶ ኦባንግ። በመቀጠልም ተዝቆ የማያልቀውን የጋምቤላን ድንቅ ሃብት በረኸኞቹ ህወሃቶች ለመዝረፍ ውሳኔያቸው አደረጉ። “መሬቴን አላስነካም” በሚለው አኙዋክና ህወሓት መካከል ያለውን መቃቃር አንድ “ዕልባት” ላይ ለማድረስ በሚል አኙዋክን ማጥፋት የህወሓት ቀዳሚ ሃሳብ ሆነ እንደ አቶ … [Read more...] about “እንጨርሳቸው፤ አንድም አኙዋክ መትረፍ የለበትም” Filed Under: Politics, Social Tagged With: anuak, Anuak Massacre, eprdf, Gambella, Left Column, meles, omot, tplf
ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ችግር ሲፈጠር መፍትሔ የመሻት ቀዳሚ ኃላፊነት የተጣለባቸው በየዘርፉ የተቋቋሙ የአስተዳደር መ/ቤቶች ናቸው፡፡ ከትምህርት አሰጣጥ ወይም ጋር ጥራት ጋር የተያያዘ ወይም በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ውስጥ ችግር ሲከሰት የትምህርት ሚኒስቴር እንቅስቃሴ ይጀምራል፡፡ በጉምሩክ ህግ አፈጻጸም አቤቱታዎች ሲጎርፉ የገቢዎችና ጉምሩክ ባለስልጣን መፍትሔ ያፈላልጋል፡፡ በግንባታ ላይ የተሰማሩ ሠራተኞች ጉዳት ሲደርስባቸው የሠራተኛ ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር የሥራ ላይ አደጋዎች እንዳይከሰቱ ትኩረት ሰጥቶ ስራ ይጀምራል፡፡ ችግሮችን ለመቅፍ መላ መዘየድ ችግር የለውም፤ እንዲያውም ይበረታታል፡፡ ይሁን እንጂ በአንድ አገር ውስጥ በየጊዜው የሚፈጠሩ ችግሮች ሊቀረፉ የሚገባው በህግና በህገ መንግስት ማዕቀፍ ውስጥ ነው፡፡ ከፊል ጉዳዮች የተወካዮች ም/ቤትን ጣልቃ ገብነት ይሻሉ፡፡ የአስተዳደር መ/ቤቶች ችግር ፈቺነት አቅም በህግ ከተፈቀደላቸው ስልጣን በላይ ሊለጠጥ አይችልም፡፡ አዋጅ ሊመልሰው የሚገባውን መመሪያ ከቀደመው መ/ቤቶች ችግር ፈቺ መሆናቸው ቀርቶ ችግር ፈጣሪ ይሆናሉ፡፡ የአስተዳደር ድንጋጌዎች መመዘኛ አስፈላጊነትና ጠቀሜታ ብቻ ሳይሆን በዋናነት ህጋዊነት ነው፡፡ የቄሳርን ለቄሳር እንዲሉ ተወካዮች ሊመክሩበትና ሊፈቱት የሚገባውን ችግር ተሿሚዎች በመመሪያ ለመቅረፍ መሽቀዳደም የለባቸውም፡፡ የሚከተለው አጭር ዳሰሳ መመሪያ እና ደንብ እያስከተሉት ያለውን የህጋዊነትና ህገ መንግስታዊነት አደጋ በአጭሩ ያስቃኛል፡፡ 1. የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የአምልኮ ስርዓት በትምህርት ተቋማት የአምልኮ ስርዓትን በሚመለከት የትምህርት ሚኒስቴር በ2000 ዓ.ም. መመሪያ አውጥቷል፡፡[1] መመሪያው ከመዋዕለ ህጻናት እስከ ዩኒቨርስቲዎችና ኮሌጆች ድረስ በሁሉም የትምህርት ተቋማት ተፈጻሚ የሚሆነውን የአምልኮ፣ የአለባበስ እና የአመጋገብ ስርዓት ይደነግጋል፡፡ በአንቀጽ 6.2 እስከ 6.6 ድረስ ከተፈቀዱና ከተከለከሉ ተግባራት መካከል እንደ ቅደም ተከተሉ የሚከተሉት ይገኙበታል፡፡ 2 የተማሪ ደንብ ልብስ በማያስፈልጋቸው የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት እንደሁኔታው በወርክሾፕ፣ በላቦራቶሪ፣ ወይም በህክምና ትምህርት ተቋማት ሙያው ወይም ስልጣናው የሚፈልገው አይነትና የአንዱን ወይም የሌላውን እምነት የማይጋፋ የአለባበስ ስርዓት መከበር ይኖርበታል፡፡ 3 የእስልምና እምነት ተከታይ ሴት ተማሪዎች ከዩኒፎርም ጋር የሚመሳሰል “ሂጃብ” ማድረግ ይችላሉ፤ ከሂጃብ በቀር ሙሉ ጥቁር ልብስ ሙሉ በሙሉ ፊትንም ጨምሮ የሚሸፍን ወይም “ኒቃብ” በትምህርት ተቋማት መልበስ አይፈቀድም፡፡ 4 የክርስትና እምነት ተከታይ መነኮሳት፤ መነኮሳያይት እና ካህናት እንዲሁም የእስልምና ተከታይ ሼኮች ብቻ በትምህርት ተቋማት ቆብ ሊያደርጉ ወይም ሻሽ ሊጠመጥሙ ይችላሉ፡፡ 5 በተራ ቁጥር 6.2፤ 6.3፤ 6.4 የተጠቀሱት እንደተጠበቁ ሆነው፤ የትምህርት ተቋማት በሚያዘጋጁት ክብረ በዓል ወይም ተመሳሳይ ጉዳዮች ምክንያት በተቋሙ አስተዳደር ሃይማኖታዊ አለባበሶች ካልተፈቀዱ በስተቀር በማንኛውም መልኩ የማንኛውንም የሃይማኖት የአለባበስ ስርዓት በትምህርት ተቋማት መልበስ አይፈቀድም፡፡ 6 በተራ ቁጥር 6.2፤ 6.3፤ 6.4 የተጠቀሱት እንደተጠበቁ ሆነው፤ በተለየ ሁኔታ የትምህርት ተቋሙ አስተዳደር (በሀዘን፣ በህመም ወዘተ) ከሚፈቅደው በስተቀር ተማሪዎች በመማሪያ ክፍል ውስጥ ነጠላ፣ ጋቢ ወዘተ… መልበስ ሻሽ መጠምጠምና ቆብ ማድረግ የተከለከለ ነው፡፡ የትምህርት ሚኒስቴር መመሪያውን ለማውጣት የስልጣኑን ምንጭ በጊዜው ፀንቶ የነበረውን የኢትዮዽያ ፌደራላዊ ዲሞከራሲያዊ ሪፐብሊክ አስፈፃሚ አካላትን ስልጣንና ተግባር ለመወሰን የወጣ አዋጅ ቁ. 471/1998 እንደሆነ ይጠቅሳል፡፡ በአዋጁ አንቀጽ 14 የትምህር ሚኒስቴር የሚከተሉት ስልጣንና ተግባራት ተሰጥቶታል፡፡ የትምህርት ስልጠና ስታንዳርድ ያወጣል፡፡ ሥራ ላይ መዋሉንም ያረጋግጣል፡፡ የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 1 አጠቃላይ አነጋገር እንደተጠበቀ ሆኖ፣ ሀ) አጠቃላይ የስርዓተ ትምህርት ማእቀፍ ያዘጋጃል፡፡ ለ) ለአንደኛና ሁለተኛ ደረጃ መምህራን አነስተኛውን የትምህርት ብቃት መለኪያ ያወጣል፡፡ ሐ) በሙያና ቴክኒክ ዘርፍ የሙያ ስልጠና ደረጃና የብቃት ማረጋገጫ ደረጃ ያወጣል፡፡ መ) የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ሊያሟሉ የሚገባቸውን አነስተኛውን ደረጃ ያወጣል፡፡ የከፍተኛ የትምህርት ተቋማትን ያቋቁማል፣ ያስፋፋል፤ ዕውቅና ይሰጣል፣ ጥራትና አግባብነት ያለው ትምህርት መስጠታቸውን ይቆጣጠራል፡፡ ትምህርትና ስልጠናን በተመለከተ አገራዊ የአህዝቦት (በእንግሊዝኛው ቅጂ ‘popularization’) ተግባሮችን ያከናውናል፡፡ ከላይ የተዘረዘሩት ስልጣንና ተግባራት መመሪያውን ለማውጣት ስልጣን እንደሚያጎናጽፉ ድምዳሜ ከመያዙ በፊት አንድ መሰረታዊ ነጥብ መነሳት ይኖርበታል፡፡ ይኸውም፤ ማንኛውም መ/ቤት ከተቋምነቱ ወይም ከአጠቃላይ ስልጣንና ተግባራቱ የመነጨ መመሪያ የመደንገግ ስልጣን (inherent rulemaking power) የለውም፡፡ እያንዳንዱ ተቋም የስልጣኑ ምንጭ የተወካዮች ም/ቤት ውክልና እንደሆነ መቼም መዘንጋት የለበትም፡፡ የትምህርት ሚኒስቴር ሊጠቅስ የሚገባው ውክልና የሰጠውን የህግ ድንጋጌ ነበር፡፡ ስለሆነም ውክልና በሌለበት በትምህርት ተቋማት የአምልኮ ስርዓትን በሚመለከት መመሪያ መደንገግ ከስልጣን በላይ የሆነ ተግባር በመሆኑ መመሪያው የህጋዊነት መስፈርት አያሟላም፡፡ በተጨማሪም የአዋጅ ቁ. 471/1998 አንቀጽ 14 ድንጋጌ ይዘት የአምልኮ ስርዓት በትምህርት ሚኒስቴር እንዲወሰን አይፈቅድም፡፡ ይህ እንደተጠበቀ ሆኖ መመሪያው በክልል መንግስታት ሊወሰን የሚገባውን ጉዳይ ጭምር አካቷል፡፡ በመመሪያው የትርጓሜ ክፍል የትምህርት ተቋማት የተባሉት ከመዋዕለ ህጻናት እስከ ዩኒቨርስቲ ድረስ ያሉትን በሙሉ ያጠቃልላል፡፡ የሕዝብ ትምህርት ቤቶችን አመራርና አስተዳደር፣ የትምህርት አሰጣጥ፣ የመምህራን አቀጣጠርና አስተዳደር በተመለከተ የትምህርት ሚኒስቴር ስልጣን የትምህርት ቤቶችን አመራርና አስተዳደር ለማጠናከር በወጣ (ማሻሻያ) አዋጅ ቁ. 217/1992 አንቀጽ 1 ተሽሮ ለብሔራዊ ክልላዊ መንግስታት እና የአዲስ አበባና ድሬዳዋ መስተዳድሮች ተላልፏል፡፡ በእነዚህ ትምህርት ቤቶች የአምልኮ ስርዓቱን በተመለከተ በህግ መወሰን/ያለመወሰን ስልጣኑም የእነዚህ አካላት ነው፡፡ 2. የገቢዎችና ጉምሩክ ባለስልጣን ሠራተኞች አስተዳዳር ፍትህ የማግኘት መብትን የሚደነግገው የኢ.ፌ.ዲ.ሪ. ህገ መንግስት አንቀፅ 37/1/ እንደሚከተለው ይነበባል፡፡ ማንኛውም ሰው በፍርድ ሊወሰን የሚገባውን ጉዳይ ለፍርድ ቤት ወይም ለሌላ በህግ የዳኝነት ስልጣን ለተሰጠው አካል የማቅረብና ውሳኔ ወይም ፍርድ የማግኘት መብት አለው፡፡ የኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለስልጣን ሰራተኞች አስተዳደር የሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ ቁጥር 155/2000 በልዩ ሁኔታ ሰራተኞችን ማሰናበትን በተመለከተ በአንቀጽ 37 እንደሚከተለው ደንግጓል፡፡ 1) በዚህ ደንብ በሌላ ሁኔታ የተደነገገው ቢኖርም ዋና ዳይሬክተሩ በሙስና የተጠረጠረንና እምነት ያጣበትን ሰራተኛ መደበኛውን የዲስፕሊን አፈፃፀም ስርዓት ሳይከተል ከስራ ማሰናበት ይችላል 2) በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀፅ 1 መሰረት ከስራ የተሰናበተ ሰራተኛ በየትኛውም የፍርድ አካል ውሳኔ ወደ ስራ መመለስ አይችልም የህገ መንግስቱና የደንብ ቁ. 155/2000 ድንጋጌዎች በስም (አንቀጽ ቁጥር) ይመሳሰላሉ፡፡ በተግባር ግን ተጻራሪ ናቸው፡፡ የመጀመሪያው መብት ያናጽፋል፤ ሁለተኛው ይነፍጋል፡፡ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ህገ መንግስቱን የማክበርና የማስከበር ግዴታ ከተጣለባቸው አካላት መካከል አንደኛው ነው፡፡ በዚህ ግዴታው የህግ አውጭነት ስልጣኑ ምንጭ የሆነው ህግ ያሰመረለትን ወሰን ሊያከብር ይገባል፡፡ ምክር ቤቱ ደንብ ቁ. 155/2000 ለማውጣት ህግ እንደፈቀደለት የሚጠቅሰው የኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለስልጣን ለማቋቋም የወጣ አዋጅ አዋጅ ቁ. 587/2000 አንቀጽ 19/1/ ለ ድንጋጌ ነው፡፡ ይዘቱ እንደሚከተለው ይነበባል፡፡ [የገቢዎችና ጉምሩክ ባለስልጣን] ሠራተኞች አስተዳደር የሚኒስትሮች ምክር ቤት በሚያወጣው ደንብ ይመራል፡፡ በስልጣን ምንጭነት የተጠቀሰው ህግ ም/ቤቱ በሠራተኞች አስተዳደር በተመለከተ ደንብ እንዲያወጣ ይፈቅድለታል፡፡ ይሁን እንጂ ሠራተኞች በጥርጣሬ እንዲሰናበቱና በየትኛውም የፍርድ አካል መብቸውን እንዳይጠይቁ የሚከለክል ኢ-ህገ መንግስታዊ ደንብ እንዲያወጣ ስልጣን አልሰጠውም፡፡ 3. የህብረህዋሳት ልገሳና ንቅለ ተከላ የመድሀኒት፣ የምግብና የጤና ክብካቤ አስተዳደርና ቁጥጥር ደንብ ቁ. 299/2006 አንቀጽ 58-62 ድንጋጌዎች ስለ ደምና ደም ተዋጾ እና የሰውነት አካል ክፍሎችና የህብረህዋሳት ልገሳና ንቅለ ተከላ (donation of blood and blood products and donation and transplantation of organs and tissues) የሚከናወንባቸውን ሁኔታዎች ይደነግጋሉ፡፡ ደንቡ የወጣው የምግብ፣ የመድኃኒትና የጤና ክብካቤ አስተዳደርና ቁጥጥር አዋጅ ቁ. 661/2002 አንቀጽ 55/1/ እና አሁን በአዋጅ ቁ. 916/2008[2] በተተካው አዋጅ ቁ. 691/2003[3] አንቀጽ 5 ለሚኒስትሮች ምክር ቤት በተሰጠ ስልጣን እንደሆነ በመግቢያው ላይ ተመልክቷል፡፡ አዋጅ ቁ. 661/2002 የአካላት ልገሳና ንቀለ ተከላ የሚመለከት ድንጋጌ አልያዘም፡፡ አንቀጽ 55/1/ ም/ቤቱ የሰጠው ስልጣን አዋጁን ለማስፈጸም የሚረዱ ደንቦች እንዲያወጣ ብቻ ነው፡፡ አዋጁ በዝምታ ያለፈውን ለዛውም ንቀለ ተከላን የሚያክል ትልቅ አገራዊ ጉዳይ በማስፈጸም ሰበብ በደንብ መወሰን የፓርላማን ቦታ መቀማት እንጂ በውክልና ህግ የማውጣት ተግባር (delegated legislation) አይደለም፡፡ እንደ ተጨማሪ የስልጣን ምንጭ የተጠቀሰው የአዋጅ ቁ. 691/2003 አንቀጽ 5 ትንሽ አግራሞት መፍጠሩ አይቀርም፡፡ ይዘቱ እንደሚከተለው ይነበባል፡፡ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ሥልጣንና ተግባር በሕገ መንግሥቱ አንቀጽ 77 የተመለከተው ይሆናል፡፡ ህገ መንግስት ጠቅሶ ህግ ማውጣት የሚችለው የተወካዮች ምክር ቤት ብቻ ነው፡፡ በአንቀጽ 77 ንዑስ አንቀጽ 13 እንደሰፈረው የሚኒስትሮች ም/ቤት የተወካዮች ም/ቤት በሚሰጠው ስልጣን መሰረት ደንብ የማውጣት ስልጣን አለው፡፡ ስልጣን በማስተላለፍ የሚፈጠረው የወካይ-ተወካይ ግኝኑነት ሚኒስትሮችን ከአስፈጻሚነት በተጨማሪ የህግ አውጭነት ሚና ያላብሳቸዋል፡፡ ከዚህ በተቃራኒ በውክልና የተላለፈ ስልጣን በሌለበት የሚወጣ ማንኛውም ደንብ የህጋዊነትና ህገ መንግስታዊነት ገደቦችን ይጥሳል፡፡ ከላይ በምሳሌነት የተጠቀሱት አስተዳደራዊ ድንጋጌዎች አሳሳቢ እየሆነ የመጣውን የህጋዊነትና የህገ መንግስታዊነት ችግር ያንጸባርቃሉ፡፡ ውጤታማ የቁጥጥር ስልቶች ባልተረዘጉበት ሁኔታ በየጊዜው የሚወጡት መመሪያዎችና ደንቦች በስም ‘የበታች ህጎች’ በተግባር ግን ‘የበላይ ህጎች’ መሆናቸው አይቀርም፡፡ 4. የባንክ የዲሬክተሮች ቦርድ አባልነት በሰ/መ/ቁ. 44226 (አመልካች የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ እና ተጠሪዎች እነ ህብረት ኢንሹራንስ ኩባንያ /3 ሰዎች/ ታህሳስ 15 2003 ዓ.ም. ቅጽ 11) የአመልካች መመሪያ ከፊል ድንጋጌዎች ስልጣን የሰጠውን አዋጅ ስለሚቃረኑ ተፈጻሚነት እንዳይኖራቸው በተጠሪዎች ክስ ቀርቦ በፌደራል መጀመሪያ እና ከፍተኛ ፍርድ ቤቶች እንዲሻሩ ተወስኗል፡፡ ተቃውሞ የቀረበበት መመሪያ እ.ኤ.አ. 2006 ዓ.ም. የወጣው Directive No. SBB/39/2006 Licensing and Supervision of Banking Business፡ Amendment for New Bank Licensing and Approval of Directors and CEO ሲሆን የባንክ የዲሬክተሮች ቦርድ አባል በተመሳሳይ ጊዜ በሌላ የገንዘብ ተቋም የቦርድ አባል ሆኖ እንዳያገለግል፣ 75 ፐርሰንት አባላት የመጀመሪያ ዲግሪ እንዲኖራቸው እንዲሁም በድጋሚ መመረጥ እንዳይችሉ የተለያዩ ገደቦችን ይጥላል፡፡ ባንኩ መመሪያውን ያወጣው በጊዜው ጸንተው በነበሩት የገንዘብና ባንክ አዋጅ ቁ. 83/1986 አንቀጽ 41 እና የባንክ ስራ ፈቃድና ቁጥጥር አዋጅ ቁ. 84/1986 አንቀጽ 36 እንደሆነ በመመሪያ መግቢያ ላይ ተገልጿል፡፡ ጉዳዩ በሰበር ሲታይ ባንኩ መመሪያውን ለማውጣት ስልጣን እንዳለው በተደረሰበት ድምዳሜ መሰረት የስር ፍ/ቤቶች ውሳኔዎች ተሽረዋል፡፡ ሆኖም ለስልጣኑ ምንጭ ችሎቱ የጠቀሳቸው ድንጋጌዎች ባንኩ ራሱ በመመሪያው ላይ ካሰፈራቸው ይለያሉ፡፡ ችሎቱ ለህግ ትርጉሙ ድጋፍ ያደረገው የባንኩን የመቆጣጠር ስልጣን እና በሁለቱም አዋጆች በጥቅል የተነገው ባንኩ አዋጆቹን ለማስፈጸም የተሰጠው መመሪያ የማውጣት ስልጣን ነው፡፡ የማስፈጸም ዓለማ ያለው መመሪያ በሚያስፈጽመው አዋጅ ላይ ከተደነገጉ ጉዳዮች በላይ አልፎ ሊሄድ አይችልም፡፡ የመቆጣጠር ስልጣን እንዲሁ በህጉ ከተዘረጋው የቁጥጥር ማዕቀፍ ሊያፈነግጥ አይገባም፡፡ የመቆጣጠርና የማስፈጸም ስልጣን ብቻውን መመሪያውን ህጋዊ የሚያደርገው ከሆነ በባንኩ መመሪያ የማውጣት ስልጣን ላይ ምንም ዓይነት ገደብ ማስቀመጥ አይታሰብም፡፡ በዳይሬክተሮች ቦርድ አባልነት ላይ የሚደረጉ ገደቦችን በመመሪያ ለመወሰን መጀመሪያ ዋናው ህግ መሰረታዊ የፖሊሲ አቅጣጫዎችን ሊደነግግ ይገባል፡፡ የሰበር ችሎት ያንጸባረቀው አቋም ማናቸውንም የባንኩን መመሪያዎች ህጋዊነት ያለጥያቄ አስቀድሞ የማጽደቅ ያክል ነው፡፡ [1] በትምህርት ተቋማት የአምልኮ ስርዓትን በሚመለከት የወጣ መመሪያ፡ የትምህርት ሚኒስቴር ህዳር 2000 ዓ.ም. [2] የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፑብሊክ ስራ አስፈጻሚ አካላትን ስልጣንና ተግባር መወሰኛ አዋጅ ቁ. 916/2008 [3] የኢትዮዽያ ፌደራላዊ ዲሞከራሲያዊ ሪፐብሊክ አስፈፃሚ አካላትን ስልጣንና ተግባር ለመወሰን የወጣ አዋጅ ቁ. 691/2003 Share this: Categories: Articles, Constitution and Human rights, Constitutional law, Directives, Education law, National Bank of Ethiopia Tags: constitutionality, council of ministers, delegated legislation, Ethiopian administrative law, legality
ኣብ ክልላት ደቡብን ሲዳማን ብፍላይ ኣብ ከተማ ሃዋሳ: ኣብ ክልል ኣምሓራን ኦሮሚያን ከምኡ'ውን ኣዲስ ኣበባን ካልኦት ብርክት ዝበላ ከተማታትን ነቲ ሰራዊት ድጋፍ ዝገልጽ ሰልፍታትን መደባትን ምክያዱ ተገሊጹ። እቲ 'ንኽብሪ ሰራዊት ምክልኻል ደው ክብል'የ" ብዝብል ቴማ ዝካየድ ፕሮግራም፥ የማናይ ኢድ ኣብ ኣፍልብኻ ንሓደ ደቂቕ ድሕሪ ምግባር ብጣቕዒትን ጥሩንባ መካይንን ዝፍጸም'ዩ። ርእሰ ምምሕዳር ክልል ኣምሓራ አገኘሁ ተሸገር ንልኡላውነት ሃገር ንምኽባር ክሳብ ህይወቱ ንዝኸፍል ሰራዊት ምክልኻል ፍሉይ ክብሪ ይግብኦ'ዩ ኢሉ። ኣብ ከተማ ደሴ ድማ ንሰራዊት ምክልኻል ዘለዎም ክብሪ ኣብ ልዕሊ ምግላጽ ደም'ውን ምልጋሶም ካብ ወኪልና ንምፍላጥ ተኻኢሉ'ሎ። ኣብ ኣዲስ ኣበባ ኣብ ስታድየም ኣበበ ቢቅላ ኣብ ዝተኻየደ ስነ ስርዓት መደረ ዘስምዐት ምኽትል ከንቲባ ኣዳነች ኣቤቤ፥ ኢትዮጵያውያን ኩሉሻዕ ብሓድነት ደው ምስ በሉ'ዮም ኢላ።፡፡ እቲ "ንክብሪ ሰራዊት ምክልኻል ደው እብል" ብዝብል ብደረጃ ሃገር ዝተጸውዐን ንሰራዊት ምክልኻል ዝዝክርን መርሃ ግብሪ ኣብ ዙርያ'ታ ሃገር ከም ዝተኻየደ ተፈሊጡ'ሎ።
በአፍሪካ ቀንድ የአሜሪካ ልዩ ልዑክ ጄፍሪ ፌልትማን ስለመጡ “ኢትዮጵያ በሕዳሴ ግድብ ላይ የምትለውጠው አቋም የለም” ሲሉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ ገለፁ። በግድቡ ጉዳይ የሚደረገውን ድርድር በተመለከተ የድርድሩ ሂደት በአፍሪካ ሕብረት ጥላ ስር ብቻ ይሁን የሚለው የኢትዮጵያ አቋም ይቀጥላል ብለዋል ቃል አቀባዩ፡፡ “የፌልትማንም ይሁን የኮንጎ ፕሬዚዳንትም መምጣት ሙሌቱን አያስቀርም ፤ ሙሌቱ የግድቡ አካል ነው ፤ ይቀጥላል” ሲሉም ነው አምባሳደር ዲና ሙፍቲ ዛሬ በሰጡት ሳምንታዊ መግለጫ ያስታወቁት። የአሜሪካው የአፍሪካ ቀንድ ልዩ ልዑክ ጄፍሪ ፌልትማን እንዲሁም የዲ.አር. ኮንጎ ፕሬዝደንት እና የወቅቱ የአፍሪካ ሕብረት ሊቀመንበር ፌሊክስ ቼሲኬዲ ለስራ ጉብኝት በኢትዮጵያ ይገኛሉ፡፡ የአውሮፓ ሕብረት ባለሙያ እልካለሁ ያለው ኢትዮጵያ አቋም ቀይራ ነው ወይ? በሚል ለተነሳላቸው ጥያቄ አምባሳደር ዲና ሲመልሱ “ምንም የተቀየረ አቋም የለም ፤ ምርጫውን ያዩታል” በማለት ምርጫው በተያዘለት ጊዜ እንደሚካሔድ አንስተዋል። የአሜሪካው ልዩ ልዑክ ፌልትማን ፣ “የምርጫውን መተላለፍ በተመለከተ የኔ ስራ አይደለም ፤ የአሜሪካ መንግስት የላከኝ ለሱ አይደለም” ስለማለታቸውም ቃል አቀባዩ ተናግረዋል። በሱዳን ዳርፉር የነበሩ የተወሰኑ ኢትዮጵያውያን የሰላም ማስከበር ተልዕኮው መጠናቀቁን ተከትሎ ወደ ሀገራቸው አንመለስም ስለማለታቸው ፣ አምባሳደር ዲና መረጃ የለኝም ያሉ ሲሆን ነገር ግን “መመለስም አለመመለስም መብት ነው” ብለዋል፡፡
በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ የተጠቀሱትን ወረርሽኞች ሁሉ ስናጠና ለወረርሽኞች መነሳት ዋናና መሰረታዊ ምክንያት ሰው እግዚአብሔርን አንፈልግህም አንታዘዝህምም ማለት እንደሆነ እንማራለን፡፡ COVED-19 ወረርሽኝም እንዲሁ እግዚአብሔርን ያለመታዘዝ ውጤት ነው፡፡ አሁን ያለነው ዓለምን በሙሉ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ አስገብቶ፣ መንግስታት አለን የሚሉትን ሃብት፣ ገንዘብና እውቀት ሁሉ እያስገበረ ያለ ግን አሁንም ጦርነቱን ገና ያልተሸነፈ የዓለም አቀፍ ወረርሽኝ (COVED-19) ውስጥ ነው፡፡ ካስተዋልነው በዚህ ውስጥ የእግዚአበሔር መኖርና ማንነት የተገለጠበት የእኛ ማንነትም የተገለጠበት ነው፡፡ Read More በዚህ ወረርሽኝ ምክንያት እግዚአብሔር ለዓለም እኔ እግዚአብሔር አለሁ፣ ብቸኛ ሉአላዊና ሁሉን ቻይ እንደሆንኩ እወቁ፣ ከመጥፎ ስራችሁም ተመለሱ፣ መዳንም ይሁንላችሁ እያለ ነው፡፡ ዓለም ያስጥለኛል ብላ የምታስባቸውና ያላት ነገሮች ሁሉ (ገንዘብ፣ እወቀት፣ቴክኖሎጂ ወዘተ) ከአንድ ቫይረስ እንኳን የማያስጥላት መሆኑን እያየንም ነው፡፡ ድነናል፣ የእግዚአብሔር ልጆች ነን፣ እግዚአብሔር ይናገረናል ለምንል ለእኛ ለክርስትያኖችስ በዚህ ጊዜ እግዚአብሔር ያለው መልእክት ምንድን ነው? እግዚአብሔር ስታችኋል፣ አልታዘዛችሁኝም ስለዚህ በአፋችሁ ከእኔ ጋር በልባችሁ ግን ከእኔ ጋር አይደላችሁም እያለ ነው፡፡ እኔ አምላክ እንደሆንኩ እወቁ፣ ወደ እኔ ተመለሱ፣ የንስሃ ፍሬንም አፍሩ እያለም ነው፡፡ ያለን አንድ ምርጫ ብቻ ነው፣ እርሱም ወደ እግዚአብሔር መመለስና እግዚአብሔርን መታዘዝ ብቻ ነው፡፡ በጌታ የሆናችሁ ወንድሞቼና እህቶቼ ሁሉ እስቲ ይኸን አስተውሉ፡፡ እኛ በጌታ በእየሱስ ክርስቶስ የሆንነው በጌታ በእየሱስ ክርስቶስ ካልሆኑት ጋር በዚህ በምድር ላይ አብረን እንኖራለን፡፡ ከእግዚአብሔር ጋር ካልሆኑትና በዓለም ጋር ካሉት ጋር የምንለየው እግዚአብሔር የሚለውን ሰምተን የምንታዘዝ ስንሆን ብቻ ነው፡፡ እግዚአብሔርን ሳንታዘዝ የእግዚአብሔር መሆን አንችልም፡፡ ስለእግዚአብሔር ብዙ የምንናገር ግን እግዚአብሔርን የማንታዘዝ መሆናችን አሁን በአደባባይ የተገለጠ እውነት ነው፡፡ እግዚአብሔርን እንዳልታዘዘው እንደአንዱ ክርስትያን እራሴን እንደምሳሌ ላቅርብ፡፡ በክርስትና ውስጥ ባለኝ እድሜና እግዚአብሔር በቤተክርስትያነ ውስጥ በሰጠኝ ሃላፊነት መሰረት እኔ ዛሬ የሆነውን ትናንትና አውቄ ዛሬን አምልጬ ማስመለጥ ነበረብኝ፡፡ የመጽሐፍ ቅዱስ ኮሌጁ በዚህ ጊዜ እንደሚዘጋ አስቀድሜ አውቄ፣ ለዚህ ጊዜ የሚሆን አስፈላጊውን ዝግጅት አድርጌ፣ መማር ማስተማሩ ላንድ ቀን እንኳን ሳይስተጓጎል እንዲካሄድ ማድረግ ነበረብኝ፡፡ እኔ ግን የመጽሐፍ ቅዱስ ኮሌጃችን እንደሚዘጋ ያወኩት ነገሮችን በመገጣጠም ካገኘሁት መረዳት ተነስቼ ነው፡፡ ታዲያ ከእግዚአብሐር ጋር ነኝ እያልኩ፣ እግዚአብሔርን መስማት ይቻላል ብዮ እያስተማርኩ፣ እግዚአብሔርን ታዘዙ እያልኩም እያስተማርኩም ይኸን ሁኔታ አስቀድሞ አለማወቄ ምን ይባላል? ማወቅ ግን ነበረብኝ፡፡ ምናልባት አንዳንዶቻችሁ እግዚአብሔር አንዳንድ ጊዜ ነገሮችን ይሰውራል ትሉኝ ይሆናል፡፡ አትልፉ እግዚአብሔር እንዲህ አይነቱን አይሰውርም፡፡ አሁን ወዲያና ወዲህ ሳልል ስለእራሴ ፍርጥ አድርጌ ለእግዚአብሔር እንዲህ ብዮ ነገርኩት፡ እግዚአብሔር ሆይ አልሰማሁህም፣ በአስቀመጥከኝ ቦታም ታማኝ አልሆንኩም፣ በጌታ በእየሱሱ ክርስቶስ ይቅር በለኝ አልኩት፡፡ ቸርነቱ፣ ምህረቱና ጸጋው የበዛ አምላክም ይቅር ብሎኛል፡፡ ከዚህ በኋላ ዋናው ስራዬ ማስተማር አይደለም፡፡ ከእግዚአብሔር ጋር መሆኔን ማረጋገጥ ነው፡፡ ከእግዚአብሔር ጋር ያለን እየመሰለን ከእግዚአብሔር ጋር የሌለን ብዙ ነን፡፡ አንዳንዶቻችን (ለምሳሌ እኔ) ስለእግዚአብሔር ብዙ ስለተናገርን ከእግዚአብሔር ጋር ያለን ይመስለናል፡፡ ነገን ከእግዚአብሔር ሰምቶ የማያውቅ መንፈሳዊ እውር ነው፡፡ ውድ ክርስትያኖች ወገኖቼ ነገን ከእግዚአብሔር ጋር ሆናችሁ፣ እግዚአብሔርን ሰምታችሁ፣ እግዚአብሔርን ታዛችሁ በአሸናፊነት የዚህቺን ዓለም ህይወት ትጨርሱ ዘንድ ዛሬን በንስሃ ተመለሱ፡፡ የእግዚአብሔር ምህረት፣ ቸርነትና ጸጋ ከእናንተ ጋር ይሁን፡፡ አሜን! How to Join Class using a Laptop ( ላፕቶፕን በመጠቀም ክፍሉን እንዴት እንደሚቀላቀል) How to Join Class using a Phone ( ስልክ በመጠቀም ክፍልን እንዴት እንደሚቀላቀል) https://videos.files.wordpress.com/qW2TziF7/how-to-join-webex-meeting-from-phone_new-3_hd.mp4 Our Community (ማህበራዊ ሕይወት ) ጌታ እየሱስ ክርስቶስን እየመሰሉ በመንፈሳዊ ህይወታቸው የሚያድጉ የእየሱስ ክርስቶስ ደቀመዝሙሮችና አገልጋዮች እንዲፈሩ ቤተክርስትያንን ማገዝ የዓለምአቀፍ የኢተዮጵያ ወንጌላዊት ቤተክርስትያን መጽሐፍ ቅዱስ ኮሌጅ (IEECBC) የተፈጠረበት ምክንያት ነው፡፡ ይኸን ተግባራዊ ማድረጊያ አንዱ መንገድ ተማሪዎች በእየአካባቢያቸው አነስተኛ ቡድኖችን እንዲያቋቁሙና በነዚህ ቡድኖች ውስጥ ሆነው እንዲፀልዩ፣ የእግዚአብሔርን ቃል እንዲከፋፈሉ፣ የቤት ስራቸውን እንዲወያዩበትና፣ ፈተናቸውን አብረው እንዲያጠኑ ማበረታታት ነው፡፡ Our Mission (ተልእኮ) ሰዎች በመንፈሳዊ ህይወታቸው ተለውጠው፣ በዚህ አለም በቅድስና መኖር እንዲችሉ ለመርዳት የዓለም አቀፍ የኢትዮጵያ ወንጌላዊት ቤተክርስትያን መጽሐፍ ኮሌጅ (IEECBC) የማስተማር ስራውን የጀመረው በ January 2015 ነው፡፡ የማስተማር ስራውን የሚያካሂደው በዓለም አቀፍ የኢትዮጵያ ወንጌላዊት ቤተክርስትያን ስር በመደራጀት፣ ከ International Victory Bible Institute (IVBI) ጋር በመተባበር (in affiliation)ና ከTransworld Accrediting Commission International እውቅናን (accreditation) በማግኘት ነው፡፡
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 16 ቀን 2015 ዓ.ም (ኢፌፖሚ) የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ከኅብረተሰቡ በደረሰው ጥቆማና ባደረገው ብርቱ ክትትል በህገ-ወጥ መንገድ መንገድ ከ5 ነጥብ 1 ቢሊዮን ብር (ከአምስት ነጥብ አንድ ቢሊዮን ብር) በላይ ሲያንቀሳቅስ የነበረ ግለሰብ ከ25 ግብረ-አበሮቹ ጋር የገንዘብ ልውውጥ ያደርግ መሆኑ አረጋግጦ በቁጥጥር ስር አውሎ ምርመራ እያጣራበት መሆኑን ገለፀ፡፡ በወንጀሉ የተጠረጠረው ሳሙኤል እጓለ አለሙ በቅፅል ስሙ ሳሚ ዶላር የሚባል ሲሆን ነዋሪነቱን በአዲስ አበባ ከተማ በማድረግ ወደ አሜሪካን ሀገር በተደጋጋሚ የሚመላለስ የኤሌክትሪክ መሳሪያዎች፣ የቤት እና የቢሮ እቃዎች እንዲሁም ተዛማጅ መገልገያዎች የችርቻሮ ንግድ ፍቃድን ሽፋን በማድረግ ሕገ-ወጥ የውጭ ምንዛሬና በሕገ-ወጥ የገንዘብ ዝውውር ወንጀል ተጠርጥሮ በራሱና ዮዲት እጓለ አለሙ ከተባለች እህቱ ጋር በመሆን በስማቸው በተለያዩ ባንኮች በከፈቷቸው ሃያ አምስት የባንክ አካውንቶች በአንድ ዓመት ውስጥ ከ247 ሚሊየን ብር (ሁለት መቶ አርባ ሰባት ሚሊየን ብር) በላይ ማንቀሳቀሳቸውን ፖሊስ ደርሶባቸው ምርመራ እየተጣራባቸው መሆኑ ታውቋል፡፡ ከዚህ በተጨማሪም ግለሰቡ ከሃያ አምስቱ የወንጀል ግብረ-አበሮቹ ጋር በመሆን በህገ-ወጥ መንገድ ከ5 ነጥብ 1 ቢሊዮን ብር (ከአምስት ነጥብ አንድ ቢሊዮን ብር) በላይ ሲያንቀሳቅሱ እንደነበር በቅድመ ምርመራ ተደርሶባቸዋል፡፡ ተጠርጣሪዎቹ በሕገ-ወጥ የውጭ ሀገር የገንዘብ ዝውውር፣ በግብር ስወራ ወንጀል እና ከህወሃት የሽብር ቡድን ጋር የግንኙነት መረብ በመፍጠር ከፍተኛ ገንዘብ ሲያዘዋውሩ እንደነበር ተጠርጥረው ምርመራ እየተካሄደባቸው ይገኛል፡፡ ተጠርጣሪዎቹ በአጠቃላይ በአንድ ዓመት ውስጥ 5,248,000,000 (አምስት ቢሊዮን ሁለት መቶ አርባ ስምንት ሚሊየን ብር) በላይ በሕገ-ወጥ መንገድ ሲያንቀሳቅሱ እንደነበር ፖሊስ ባደረገው ምርመራ ደርሶባቸዋል። በመጨረሻም ተጠርጣሪዎቹ በቁጥጥር ሥር እንዲውሉ ኅብረተሰቡ ላደረገው ቀና ትብብር ተቋሙ ላቅ ያለ ምስጋና እያቀረበ ተመሳሳይ የወንጀል ድርጊት ሲያጋጥም በአፋጣኝ በስልክ ቁጥሮች 0115 30 91 39፣ 0111 11 94 75፣ 0111 71 10 12 እንዲሁም 816 ነፃ የስልክ መስመር በመጠቀም ጥቆማ በመስጠት የተለመደ ድጋፍና ትብብር እንዲያደርግ ጥሪውን ያስተላልፋል።
የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የኤድስ ፕሮግራም - ዩኤንኤድስ ጋር በመተባበር ያወጣው የቅኝት ሪፖርት በኢትዮጵያ የኤችአይቪ ሥርጭት መጠንና ከኤድስ ጋር የተያያዘ ሞት መቀነሱን ገለፀ። ዓለምአቀፍ የኤድስ ቀንን ምክንያት በማድረግ የወጣው ሪፖርት በኢትዮጵያ የኤችአይቪ ቁጥጥር፣ ቫይረሱ በደማቸው ውስጥ ላለ ዜጎች የሚደረግ ህክምና እንዲሁም ለታመሙ እንክብካቤ ካለፉት ዓመታት ጉልህ መሻሻል ማሳየቱን ገልጿል። የኤችአይቪ/ኤድስ መከላከያና መቆጣጠሪያ ፅህፈት ቤት ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ መስቀሌ ሌራ ለአሜሪካ ድምጽ ራዲዮ በሰጡት ቃለ ምልልስ ይህ እምርታ የተገኘበትን ምክንያት ሲገልፁ የኤችአይቪ ትልልፍ ከጠባይ ጋር የተቆራኘ በመሆኑ የህዝብን የአኗኗር ሁኔታ ለመቀየር የሚያስችሉ እርምጃዎች እንደተወሰዱ ለምሳሌ ከዘጠና ከመቶ በላይ በሚሆኑ ቀበሌዎች ስለወረርሽኙ ውይይት እንደተካሄደና ህዝቡን ግንዛቤ ማስጨበጥ እንደተቻለ ተናግረዋል። የህዝቡ ግንዛቤ በጨመረ ቁጥር ደግሞ መገለልና መድሎ እንደቀነሰ ጠቁመዋል። በተጨማሪም የጤና አገልግሎት መስጫ ተቋማት በየማኅበረሰቡ መስፋፋት ለኤችአይቪ ምርመራና ህክምና ሁኔታዎችን የበለጠ ማመቻቸቱን አስገንዘበዋል። ኤችአይቪ ከሚተላለፍባቸው መንገዶች አንዱ ከእናት ወደ ልጅ ሲሆን በዚህ ረገድ የቫይረሱን ሥርጭት ለመቀነስ የተወሰደ እርምጃ ለጊዜው እምብዛም ባይሆንም ለሚቀጥሉት ዓመታት በትኩረት ሊሠራበት መታቀዱን ጠቁመዋል። አቶ መስቀሌ ሌራ በኤችአይቪ/ኤድስ ወላጅ አልባ ለሆኑ ልጆች የሚደረግ እንክብካቤም በኢትዮጵያ በመጭዎቹ ዓመታት የበለጠ ትኩረት እንደሚያገኝ አመልክተዋል።
ምኽትል ርእሰ ምምሕዳር ደቡብ ኢትዮጵያ ኣቶ ርስቱ ይርዳው ህወሓት ኣነ እንተዘይመሪሐ ሃገር ክትፈርስ ኣለዋ ብዝብል ኣብ ልዕሊ ህዝቢ ተደጋጋሚ መጥቃዕቲ ክፍጽም ድሕሪ ምጽናሕ፥ ኣብ ሰራዊት ምክልኻል ሃገር ዝፈጸሙ መጥቃዕቲ ካብ ስነልቦናን ሞራልን ኢትዮጵያ ዝወጸ እኩይ ተግባር'ዩ ኢሉ ። ንሱ ኣስዒቡ ኢትዮጵያ ሓድነታ ተሓልዩ ክቕጽልን ሰባት በሰላም ወፊሮም ክኣትዉን፡ ብዝለዓለ ትኹረት ክንሰርሕ ኢና ኢሉ። ርእሰ ምምሕዳር ክልል ሲዳማ ኣቶ ደስታ ሌዳሞ ብወገኑ፥ ተስፋ ዝቖረጸ ጉጅለ ህወሓት ኣብ ልዕሊ መዓስከር ሰራዊት ምክልኻል ዝፈጸሞ ኢ-ሰብኣዊ ተግባር ሃገር ንምፍራስ ዝግበር ግልጺ ፈተነ'ዩ ድሕሪ ምባል፥ ሰራዊት ምክልኻል ንልኡላውነት ሃገር ንምኽባር ብዘለዎ ሓላፍነት ነቲ መጥቃዕቲ ዝተኻየደሉ ከባብታት ብምቁጽፃር ነቲ ጽንፈኛ ጉጅለ ኣብ ናይ ምድምሳስ ስራሕ ይርከብ ኣሎ ኢሉ ። እዚ ከምዚ ኢሉ ከሎ ኣብ ክልል ቤንሻንጉል ጉሙዝ ' መንግስቲ የለን እናበሉ ካብ ሕጊ ወጻኢ ኣብ ዝኾነ ተግባራት ክንቀሳቐሱ ዝጸንሑ 37 ውልቀ ሰባት ሒዘ ክብል ኮሚሽን ፖሊስ"ቲ ኽልል ኣፍሊጡ። ኮሚሽነር ፖሊስ ዓብደልዓዚዝ መሓመድ 30 ካብኣቶም ኣባላት ሕወሓትን ሰብ ሃብትን ክኾኑ ኸለዉ 7 ድማ ኣባላት ኦነግ ሸነ'ዮም ኢሉ ። ገለ ነበርቲ ንቪኦኤ ኣብ ዝሃብዎ ሓበረታ ድማ ተጋሩ ስለዝኾና ጥራሕ ንእሰርን ንከላበትን ኣለና ኢሎም። ብተመሳሳሊ ኩነታት ኣብ ክልል ጋምቤላ'ውን ብሄር ምስ ብሄር ንምግጫው ሸርሒ ዝፍጽሙ ዝነበሩ'ዮም ተባሂሎም ዝተጠርጠሩ 19 ውልቀ ሰባት ኣብ ትሕቲ ቁፅጽር ከምዝወዓሉ ሃገራዊ ኣገልግሎት ድሕነትን ስለያን ኣፍሊጡ። ዕለታዊ ፈነወ ድምጺ ኣመሪካ 08/12/2022 ፈነወ ትግርኛ ሓሙስ ፈነወ ትግርኛ ብናይ`ዚ መዓልቲ ዓበይቲ ዜና ይጅምር ። ካብ ኤርትራን ኢትዮጵያን ዝረኽቦም ቃለ-መጠይቓትን ሰሙናዊ መደባትን ድማ የስዕብ ። ሰሙናዊ መደባት ሓሙስ፡ መንእሰያት/ ጥዕና
“ኣብቲ መሰረታዊ ዝዀነ ኣዕኑድ ጸቒጣን ኢና ንሰርሕ። ንሳቶም ድማ ውድድርር፡ ምህዞን ደሞክራሲን’ዮም። ንሕናን ንኻልኦት መላፍትናን ኣብዚ መሰረታዊ ኣዕኑድ ጠሚቶም ክሰርሑ ኢና ድፍኢት ንገብር። ኣብዚ መዳይ ድማ ምስ ቻይና ክንወዳደር ግድን’ዩ። ውድድር ጥራይ ዘይኰነስ ንስለ ረብሓና ክንብል ኣበርቲዕና ክንሰርሕ ምዃንና’ውን ክሕብር እፈቱ።” ብሊንከን፡ ሕቡራት መንግስታት ኣመሪካ ንቻይና ንምትዅታዅ ከም ዘይትሰርሕ ኣነጺሩ ኣሎ። እንተዀነ፡ ንቻይና ካብ ዓለምለኻዊ መትካላትን ስምምዓትን ክትርሕቕ ስቕ ኢላ ክትርኢ ዘይምዃና ግን ሓቢሩ። “ኣብ ትሕቲ ምምሕዳር ፕረዚደንት ሺ ዢፒንግ ማሕበራዊ ሰልፊ ቻይና ኣብ ውሽጢ ሃገርን ወጻኢን ኣመና ጨቋኒ እናዀነ’ዩ ክመጽእ ጸኒሑ። ኣብዚ እዋን በይንጂንግ ንስለያ ዘገልግል ኣገባብ መቆጻጸሪ መሊኻቶስ ንልዕሊ 80 ሃገራት’ውን ሰዲዳ ምህላወ ተገንዚብና ኣሎና። እዚ ድማ መሊሱ ነቲ ኣብ ደቡባዊ ባሕሪ ቻይና ዘለዋ ጥሙሕ ዘጋድድ፡ ንጸጥታን ሰላምን ከባቢን ዝዘርግ፡ ከምኡ ድማ ንናጻ መስመራት ንግዲ ዝሓላልኽ’ዩ፡” ይብል ብሊከን። ኣብ ሕቡራት ሃገራት ላዕለወይቲ ኮሚሽን ሰብኣዊ መሰላት ሚቸል ባችለት ኵነታት ሰብኣዊ መሰላት ሺንዣንግ ንምዕጻብ ንቻይና በጺሓ ነይራ። ሓያሎ ኣመንቲ እስልምናት ዩጊሩ ብኣልማማ ምእሳሮም ብሰፊሑ ተጸብጺቡ’ዩ። ብሊንከን’ውን፡ ኣብ ተመሳሳሊ መስመር፡ ሃገሩ ንሰብኣዊ ኵነታት ቻይና ብደቂቕ ከም እትከታተሎ ኣብ መደረኡ ጠቒሱ። ጉዳይ ውሑዳን ንመሰረታዊ ዓለምለኸ ውዕላት ዝጥሕስ ብምዃኑ ድማ ቻይና ነቶም ዝፈረመትሎም ስምምዓት ከተትግብር ብሊንከን ጸዊዑ። ሓደ ካብቲ ናይ ቀረባ እዋን ኢሉ ብፍሉይ ዝጠቐሶ ድማ ኣብ ጉዳይ ኣተሓሕዛ ሓውሲ ርእሰ-ምምሕዳር ሆንግ-ኮንግ ዝርአ ዘሎ ጸቕጢ’ዩ። ብሰኑይ ፕረዚደንት ጆ ባይደን፡ ቻይና ናብ ታይዋን ምስ እተወጣውጥ ወተሃደራዊ ሓይሊ ካብ ምጥቃም’ውን ከም ዘይቍጠቡ ጠቒሱ ነይሩ። ኣንደበት ፕረዚደንት ባይደን ካብቲ ኣመሪካ ክትክተሎ ዝጸንሐት ነዊሕ ናይ ኣሻማዊ መስመር ዝፍለ ምንባሩ ንሓያሎ ኣዛሪቡ ነይሩ። ጸሓፊ ብሊንከን ግን ፖሊሲ ኣመሪካ ከም ዘይተወለጠ ኣስሚሩ ኣሎ፤ “ኣብ ፖሊሲና ዝተለወጠ የሎን። እቲ ለውጢን ኣሻቓሊ ግን ቻይና ንታይዋን ንምኽርዳን እትገብሮ ዘሎ ስጕምታት ብምውሳኹ’ዩ። ንታይዋን ምስ ካልኦት ሃገራት ዘለዋ ዝምድና ክትበትኮን ኣብ ዓለምለኻዊ መድረኻት ተወካልነት ከይህልዋን ትሰርሕ ኣላ። ንሱ ጥራይ ዘይኰነስ ቀጻሊ ተዃታዂ ስጕምታት’ውን ትወስድ ኣላ። ገለ ካብኡ ኣብ ዶባት ታይዋን ወተሃደራዊ ምንቅስቓሳት ምግባር’ዩ። እቶም ብወገን በይጂንግ ዝውሰዱ ዘለዉ ስጕምታት ንሰላምን ርግኣትን ታይዋን ኣብ ሓደጋ ዘእትዉ’ዮም።” ጸሓፊ ብሊንከን ግን መንግስቱ ካብ ቻይና ክንጸል ድሌት ከም ዘይብላ ኣስሚሩ ኣሎ። እኳ ደኣ ንሃገራዊ ረብሓን መስመራትን ኣመሪካ ብዘይጻረር መገዱ ንግድን ካልእ ርክባትን ክሕይል ክሰርሑ ምዃኖም ኣመልኪቱ።
የትግራይ ክልል አማጺያን ኃይሎች የፌደራል መንግስቱ መቀመጫ ወደሆነችው አዲስ አበባ እየገፉ መሆኑን ባስታወቁበት እና የኢትዮጵያ መንግስት የአስቸኳይ ጊዜ ዐዋጅ ባወጀበት በዚህ ጊዜ፤ የዩናይትድ ስቴትስ የውጪ ጉዳይ ሚኒስቴር የአፍሪካ ቀንድ ልዩ ልዑክ ጄፍሪ ፌልት ማን ዛሬ ሃሙስና ነገ አርብ በአዲስ አበባ ቆይታ ያደርጋሉ ተብሎ ይጠበቃል፡፡ አጋሩ ተጨማሪ አሣየኝ Show less በሌላ በኩልም የኬንያው መሪ ከበፍተኛ ደረጃ ተባብሶ የአገሪቱን ማህበረሰባዊ መስተጋብር ወደ ሚያናጋበት ደረጃ ተሸጋግሯል፡፡” ያሉትን የኢትዮጵያ ግጭት እንዲቆም ጠይቀዋል፡፡ “የግጭቱ መነሻ ምክንያት የቱን ያህልም እንኳ የመረረ ቢሆን ካሁን በኋላ መላውን አገር ለሚያቀጣጥለው እልቂት ስቃይና ግድያ ተቀባይነት ያለው ምክንያት መሆን አይገባውም፡፡” በማለት ሁሉም ወገኖች ችግሮቻቸውን በንግግር እንዲፈቱ አሳስበዋል፡፡
ይደረስ፦ በምድርና በሰማያት በመላችው፡ በኢትዮጵያ፡ የእግዚአብሔር መንግሥት ዕቅፍ ውስጥ፡ የእግዚአብሔርና የኢትዮጵያ ልጆች፣ ነጋሢዎችና ካህናት ኾናችሁ፡ "ኢትዮጵያ" በተባለችው የዐፅመ ርስት አገራችሁ ሠፍራችሁ፥ በኪዳናዊው ኢትዮጵያዊ የጨውነት ህልውናችሁና የመብራትነት ተልእኳችሁም፡ አልጫና ጨለማ በኾነው፡ በዓለሙ ኹሉ አህጉራት፡ በመለኮታዊው ዕቅድ ተዘርታችሁና ተሠራጭታችሁ፣ ተልካችሁና ተመድባችሁ፡ በቀዳማዊቷ የትንሣኤና በዘለዓለማዊቷ የሰንበት ሕይወት ለምትኖሩ፡ የቅዱሱ ኪዳን ኢትዮጵያውያንና ኢትዮጵያውያት ወገኖቻችን ለኾናችሁት፡ ኪዳናውያን ወንድሞችና ኪዳናውያት እኅቶች ኹሉ! በያላችሁበት! በእግዚአብሔር አብወእም ድንግል ማርያም፥ በእግዚአብሔር ወልድ ኢየሱስ መሲሕ እና በእግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ ስም ኢትዮጵያዊዉን ሰላምታችንን፡ እናቀርብላችኋለን። ከ“በዓለ-ኢትዮጵያ” ጋር ተያይዞ የመጣውን “ዓቢይ ጾምን” (ሁዳዴን)፡ በዚያው መንፈስና ሥርዓት ቀጥለን፥ በዓለ ሆሣዕናንና ሕማማትንም፡ በመልካም ፈጽመን፡ በእግዚአብሔር ቸርነት፡ ከበዓለ ትንሣኤ ልንደርስ ችለናል። ስለዚህ፡ እጅግ ደስ ሊለን ይገባል። እንዲህ፡ ኢትዮጵያዊና ኪዳናዊ ደስታችንን ከመግለጽ ጋር፡ ለእያንዳንዳችን ሕይወት፥ ለአገራችን ማንነትና ለመላው ዓለም የምንነት መታደስና ትንሣኤ፡ እውን ማረጋገጫ ስለኾነው፡ ስለሰላማችን ኢየሱስ መሲሕ ትንሣኤ፥ እስከበዓለ መንፈስ ቅዱስ ድረስ ስላሉትም በዓላት፡ የተዘጋጀውን፡ የመልእክታችንን ሓተታ አቅርበንላችኋልና፡ ተመልከቱት! Tags: በዓለ ትንሣኤ፥ ፋሲካ፥ ጣዖት አምላኪ፥ በኵር፥ የፋሲካ በግ፥ ለንጊኖስ፥ ምልጣን፥ ማዕዶት፥ ዳግማዊ ትንሣኤ፥ ሰንበት፥ ቅዳሜ ስዑር፥ አቤሜሌክ፥ በዓለ ዕርገት፥ ርክበ ካህናት፥ በዓለ ሃምሳ:: ሚያዝያ ፪ ቀን፡ ፪ሺ፲፪ ዓ.ም. (10/April/2020)
የሰሜን ኢትዮጵያን ጦርነት ለማስቆም “ደቡብ አፍሪካ ውስጥ ዛሬ፤ ሰኞ ተጀምሯል” ያሉትን አፍሪካ ኅብረት-መር የሰላም ንግግር ላመቻቹትና ላስተናገደችውም ለደቡብ አፍሪካ የዩናይትድ ስቴትስን የአድናቆት መልዕክት የዋይት ሃውስ ቃል አቀባይ ካሪን ዣን-ፒየር ለጋዜጠኞች መግለጫ ሲሰጡ አሳውቀዋል። ለአፍሪካ ኅብረት ከፍተኛ ተጠሪ ኦባሳንጆ፣ እንዲሁም ለአፍሪካ ኅብረቱ ቡድን አባላት፤ የሃገሪቱ የቀድሞ ምክትል ፕሬዚዳንት ፑምዚሌ ምላምቦ ምፆጋ፣ ለኬንያ ፕሬዚዳንት ኬንያታ ስምምነቱን እንዲያመቻቹ ‘ደቡብ አፍሪካ እየሰጠች ነው’ ላሉት ድጋፍም የመንግሥታቸውን አድናቆት ገልፀዋል። ፕሬዚዳንት ባይደን ባለፈው ወር ለተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ጠቅላላ ጉባዔ ንግግር ሲያደርጉ ያስተላለፉትን መልዕክትም ዣን-ፒየር አስታውሰው “የኢትዮጵያን ጦርነት ለማስቆምና ለመላ ህዝቧም ደኅንነቱን ለመመለስ የሰላም ሂደት አስፈላጊ ነው” ብለዋል። ለዚህም ዩናይትድ ስቴትስ ጥልቅ ወደሆነ ዲፕሎማሲያዊ ጥረት መግባቷንና የድርድሩን ክንዋኔም መደገፏን ገልፀው የአፍሪካ ቀንድ ልዩ ልዑኳ አምባሳደር ማይክ ሐመር ወደ አካባቢው ሄደው ለጥቂት ሣምንታት እዚያው መቆየታቸውን ጠቁመዋል። ልዑኩ በድርድሩ ላይ እንደሚሣተፉም አስታውቀዋል። ወደ ሁለት ዓመታትን ካስቆጠረ ግጭት በኋላ “የኢትዮጵያው ሰብዓዊ ቀውስ በዓለም እጅግ ከከፉት አንዱ” መሆኑን ቃል አቀባይዋ ጠቁመው “ካለፈው ነኀሴ አንስቶ የሰብዓዊ እርዳታ አቅርቦት በስፋት በመታገዱ፣ ምግብና የጤና አገልግሎት ግብዓቶች በብዙ አካባቢዎች ሙሉ በሙሉ እየተሟጠጡ በመሆናቸው ተጨማሪ እርዳታ አሁኑኑ ካልገባ የተራበው ህዝብ፣ በተለይ ህፃናት በአስደንጋጭ ቁጥር መሞት ይጀምራሉ” ብለዋል። “ለዚህ ግጭት ወታደራዊ መፍትኄ የለም” ሲሉ በድጋሚ ያሳሰቡት ካሪን ዣን-ፒየር ጦርነት በአስቸኳይ እንዲቆም፣ የትግራይ ባለሥልጣናትም ወደ አፍሪካ ኅብረት-መሩ ንግግር ከልቦናቸው እንዲገቡ፣ የሰብዓዊ እርዳታ አቅርቦት ባልተገደበ ሁኔታ ለኢትዮጵያዊያኑ እንዲደርስ፣ የሰብዓዊ መብቶች ጥሰቶች እንዳይቀጥሉና የኤርትራ ወታደሮችም ከሰሜን ኢትዮጵያ እንዲወጡ ጠይቀዋል። “ወገኖቹ ልዩነቶቻቸውን በውይይት እንዲፈቱና ተጨማሪ የሰብዓዊ መብቶች ጥሰቶችን እንዲከላከሉ ዩናይትድ ስቴትስ ታሳስባለች” ብለዋል ዣን-ፒየር። “የጭካኔ አድራጎቶችን የፈፀሙ በተጠያቂነት እንዲያዙም ለሚመለከታቸው ወገኖች በቅርብ ቀናት በግልፅ አሳውቀናል” ብለዋል የዋይት ሃውስ ቃል አቀባይ ካሪን ዣን-ፒየር የዕለቱን መግለጫቸውን በከፈቱበት ኢትዮጵያን በሚመለከተው መልዕክታቸው።
የኤለን መስክ ልጅ የአባቷን ስም ለማስቀየር ፍርድ ቤት ቀረበች፡፡ከአለም ቀዳሚ ባለጸጋ የሆነው ኤለን መስክ ልጅ ባለፈው ሚያዝያ ላይ 18 ዓመት የሞላት ሲሆን ከአባቷ ጋር በተያያዘ ያላትን ትስስር መቀየር እንደምትፈልግ ገልጻለች፡፡ የሁለቱም ጾታ ባለቤት የሆነችው እና በቀዶ ጥገና ወደ የሴትነት ጾታ ያገኘችው በቀድሞ ስሟ ዣቪር አሌክሳንደር መስክ ሁሉ ነገሯ ከአባቷ ጋር መተሳሰሩ እንዳላስደሰታት ሮይተርስ ዘግቧል፡፡ እንስቷ እንዳለችው “ከአባቴ ጋር መኖርም ሆነ ሌላ ማንኛውንም ነገር ከአባቴ ጋር እንዲገናኝ አልፈልግም” ያለች ሲሆን በካሊፎርኒያ ፍርድ ቤት ተገኝታ የአባቷ ስም እንዲቀየር ለፍርድ ቤቱ አመልክታለች ተብሏል፡፡ እንስቷ ለፍርድ ቤቱ ያመለከተችው ማመልከቻ አዲስ የጾታ ፣ስም እና የውልደት ማስረጃ እንዲሰጣት የሚጠይቅ ሲሆን ጾታዋን በቀዶ ጥገና የቀየረችበትን የሕክምና ማስረጃም አብራ ማያያዟ ተገልጿል፡፡ የ18 ዓመቷ የኤለን መስክ ልጅ ጀስቲን ዊልሰን ከተባለች እንስት የተወለደች ሲሆን ባለጸጋው ከልጁ እናት ጋር በፈረንጆቹ 2008 ላይ ፍቺ መጽመዋል፡፡ ትዊተርን በ44 ቢሊዮን ዶላር በመግዛት የባለቤትነት ጥያቄው በሂደት ላይ ያለው ኤለን መስክ ከልጁ ጋር ለምን ይሄንን ያህል ግጭት ውስጥ ሊገባ እንደቻለ ዘገባው ያለቀው ነገር የለም፡፡
አዳዲስ ግምገማዎች በይፋ ጋር ይገናኛሉ ቅድሚያ የሚሰጡዋቸውን. ሰው በዚያ ቀን. የራስዎን ይፍጠሩ መገለጫ, ይገናኛሉ, ያጋሩ ተሞክሮ, ማስጠንቀቂያ ይደረደራሉ እዚህ ስምዎ. በቀዳሚ ግምገማዎች ቅድሚያ የሚሰጡዋቸውን አሁን ድር ቅድሚያ በመስጠት ነው ቡድናችን በጣም ደሴት እና የቤት ቅድሚያ. ወይም መጠቀም አይችልም ሆኖ አንድ የሚሰጡዋቸውን. አዳዲስ ግምገማዎች አዳዲስ ግምገማዎች ላይ የሴቶች የቤት ለቤት ውስጥ ሙዚየም እና ልዩ ቅድሚያ የሚሰጡዋቸውን ሕንፃ. ደረጃ በመስጠት የሚታወቀው ቅድሚያ የሚሰጡዋቸውን ቅድሚያ የሚሰጡዋቸውን. ይዘቱን ያስቀምጡ ቅድሚያ የሚሰጡዋቸውን ይታያል ዓም ለማየት ውስጥ" መረጃ የመስመር ላይ"ክፍል. በቀዳሚ ግምገማዎች ቀላል ሆኗል ደማቅ, መጀመር ቅድሚያ የሚሰጡዋቸውን. የሚሰጡዋቸውን. ነጻ ነፃ የሚሰጡዋቸውን ውስጥ አርሜኒያ ያላቸው ወንዶች Darmowe filmy, Serwisy randkowe W rankingu. ቅድሚያ የታዘዘ በነጻ ቪዲዮዎች ነፃ ጣቢያዎች ላይ ያገናኙት ግንኙነቶች ቅድሚያ የታዘዘ የመስመር ደረጃ ቪድዮ ቻት ነፃ የሚሰጡዋቸውን ላይ ያገናኙት አዳዲስ ግምገማዎች አሁን የሚሰጡዋቸውን ለማሟላት ይችላል ቅድሚያ የሚሰጡዋቸውን ቪድዮ ነፃ ስለጀመሩ ቅድሚያ የሚሰጡዋቸውን
የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር (ኢመደአ) ሃገራዊ የቴክኖሎጂ ባለቤትነትን በማረጋገጥ ረገድ የሚያከናውናቸው የምርምርና ልማት ሥራዎች እንደ ሃገር ትልቅ ኩራት የሚፈጥሩ እንደሆነ የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር ሚኒስትር ክብርት ወ/ሮ ዳግማዊት ሞገስ ገለጹ፡፡ የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር ሚኒስትር ክብርት ወ/ሮ ዳግማዊት ሞገስ እና የሚኒስቴር መ/ቤቱ ከፍተኛ የሥራ ሃላፊዎች በሳይንስ ሙዚየም ለእይታ የቀረቡ የኢመደአ ምርትና አገልግሎቶችን ተመልክተዋል፡፡ በኢመደአ የቀረቡ ምርቶችና አገልግሎቶች የመንግስትን አሰራር በማዘመንና ቀልጣፋ በማድረግና ይህም ደህንነቱ በተጠበቀ መልኩ እንዲከናወን በማድረግ በኩል ወሳኝ ሚናን እንደሚጫወቱ ጎብኚዎቹ ገልጸዋል፡፡ ኢመደአ በሳይንስ ሙዚየም ለሕዝብ እይታ ያቀረባቸው ምርትና አገልግሎቶች በተቋሙ አቅም የተሰሩና የሃገራችንን የቴክኖሎጂ ባለቤትነት የማረጋገጥ ጉዞ የሚያሳዩ ሲሆን፤ የሳይበር ጥቃትን በመከላከልና ግንዛቤ በመፍጠር በኩል የሚሰሩ ሥራዎችንም አካቶ ይዞ ቀርቧል፡፡ ኢመደአ የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር (ኢመደአ) የሀገራችንን የኢንፎርሜሽንና የኢንፎርሜሽን መሰረተልማቶች ከጥቃት በመከላከል ብሔራዊ ጥቅሞችን እንዲያስጠብቅ በሚል ዓላማ ለመጀመሪያ ጊዜ በ1999 ዓ.ም በሚኒስትሮች ምክርቤት ደንብ ቁጥር 130/1999 መሰረት ተቋቋመ፡፡