doc1_url
stringlengths
36
42
doc2_url
stringlengths
35
94
doc1
stringlengths
350
6.98k
doc2
stringlengths
167
19.5k
https://www.bbc.com/amharic/55246624
https://www.bbc.com/arabic/science-and-tech-55249978
ለክትባት ፍትሐዊ ስርጭት የቆመው "ዘ ፒፕልስ ቫክሲን አልያንስ" የተባለው ስብስብ እንዳለው፤ ወደ 70 የሚጠጉ ዝቅተኛ ገቢ ያላቸው አገራች ከአስር ዜጎቻቸው ለአንድ ሰው ብቻ ነው ክትባት መስጠት የሚችሉት። ኦክስፎርድ እና አስትራዜንካ በጥምረት ከሚሠሩት ክትባት 64 በመቶውን በታዳጊ አገራት እንደሚያከፋፍሉ አስታውቀዋል። ክትባቱ በፍትሐዊ መንገድ ለመላው ዓለም እንዲከፋፈል እንቅስቃሴዎች እየተደረጉ ነው። ኮቫክስ የተባለው ጥምረት 700 ጠብታ ለ92 ዝቅተኛ ገቢ ያላቸው አገራት ለማከፋፈል ተስማምቷል። "ዘ ፒፕልስ ቫክሲን አልያንስ" ውስጥ አምንስቲ፣ ኦክስፋምና ሌሎችም የመብት ተሟጋቾች ይገኙበታል። ይህ ስብስብ እንዳለው፤ ከሆነ በቂ ክትባት ባለመኖሩ መድኃኒት አምራቾች በርካታ ክትባት እንዲመረት የቴክኖሎጂ ድጋፍ ማድረግ ይጠበቅባቸዋል። ሁሉም ክትባቶች ፍቃድ ካገኙ፤ ሀብታም አገራች ለመላው ዜጎቻቸው ከሚበቃው ሦስት እጥፍ ጠብታ ለመግዛት ከወዲሁ መስማማታቸው ተጠቁሟል። ለምሳሌ ካናዳ ለእያንዳንዱ ዜጋዋ አምስት እጥፍ ክትባት ለማግኘት አስቀድማ ትዕዛዝ አስተላልፋለች። ሀብታም አገራች ከመላው ዓለም 14% ብቻ ቢሆኑም 53% ክትባት ገዝተዋል። የኦክስፋም የጤና ፖሊሲ ኃላፊ አና ማርዮት "ማንም ሰው ሕይወቱን የሚያተርፍ ክትባት ሊከለከል አይገባም። ክትባት ማግኘት እና አለማግኘት በአገር የገንዘብ አቅም መወሰን የለበትም" ብለዋል። አሁን ያለው ሁኔታ ካልተለወጠ በቢሊዮን የሚቆጠሩ ሰዎች የኮቪድ-19 ክትባት ላያገኙ እንደሚችሉም ጠቁመዋል። "ዘ ፒፕልስ ቫክሲን አልያንስ" ሁሉም መድኃኒት አምራቾች የኮቪድ-19 ክትባት ሂደትና ቴክኖሎጂውን በማጋራት ጠብታው በቢሊዮኖች እንዲመረት ጥሪ አቅርቧል። የዓለም ጤና ድርጅት የመረጃ ልውውጡን ማሳለጥ እንደሚችልም ተጠቁሟል። አስትራዜኒካ ለታዳጊ አገራት ከክፍያ ነጻ ክትባቱን እንደሚያቀርብ አስታውቋል። የአስትራዜኒካ ክትባት ከሌሎቹ ርካሽ ነው። ማቀዝቀዣ ውስጥ ለማስቀመጥ ምቹ ስለሆነም በቀላሉ ማከፋፈል ይቻላል። ሆኖም ግን አንድ ተቋም ብቻውን ለመላው ዓለም ክትባት ማዳረስ እንደማይችል የመብት ተሟጋቾች ይናገራሉ። የፋይዘር እና ባዮንቴክ ክትባት በዩናይትድ ኪንግደም ፍቃድ አግኝቷል። ለበሽታው በከፍተኛ ሁኔታ ተጋላጭ ለሆኑ ሰዎች እየተሰጠም ነው። ክትባቱ በቅርቡ በአሜሪካ እና የአውሮፓ አገሮች ፍቃድ ያገኛል ተብሎ ይጠበቃል። ይህ ማለት ደግሞ ለድሀ አገራት እስኪከፋፈል ጊዜ ሊወስድ ይችላል ማለት ነው። በተጨማሪም የሩስያው ክትባት (ስፑትኒክ) ተስፋ ሰጪ ውጤት ማስመዝገቡ ተገልጿል። ሌሎች አራት ክትባቶች የመጨረሻ የሙከራ ደረጃ ላይ እንደደረሱም ተዘግቧል።
وقال التحالف الشعبي للقاحات، الذي يضم منظمات من بينها العفو الدولية وأوكسفام، إن ما يقرب من 70 دولة، من ذوات الدخل المنخفض، ستكون قادرة فقط على تطعيم شخص واحد من بين كل 10 أشخاص. ويأتي هذا التحذير على الرغم من تعهد الشركة المصنعة للقاح أكسفورد-أسترازينيكا بتوفير 64٪ من جرعاتها لمواطني الدول النامية. وتُتخذ خطوات لضمان عدالة توزيع اللقاحات في جميع أنحاء العالم. وقد نجح تحالف دولي يُعرف اختصارا باسم (كوفاكس) في تأمين 700 مليون جرعة من اللقاحات لتوزيعها على 92 دولة ذات دخل منخفض. لكن الرئيس الأمريكي دونالد ترامب أصدر أمرا تنفيذيا يعطي أولوية لحصول الأمريكيين على أي لقاح ينتج في الولايات المتحدة. مواضيع قد تهمك نهاية وخلص تحليل أجراه التحالف الشعبي للقاحات إلى أن الدول الغنية اشترت جرعات من اللقاحات كافية لتطعيم جميع سكانها ثلاث مرات إذا اعتُمدت جميعها للاستخدام. وطلبت كندا، على سبيل المثال، لقاحات كافية لتطعيم كل كندي خمس مرات، كما يقول التحالف. وأعطت السلطات الكندية الضوء الأخضر لاستخدام لقاح فايزر-بيونتيك. ومن المنتظر أن تتسلم كندا شحنة تضم قرابة مائتين وخمسين ألف جرعة هذا الشهر. الدول الغنية اشترت جرعات كافية لتطعيم جميع سكانها ثلاث مرات وعلى الرغم من أن الدول الغنية لا تمثل سوى 14٪ من سكان العالم، إلا أنها اشترت 53٪ من اللقاحات المعتمدة حتى الآن، وفقا لبيانات خاصة بثمانية لقاحات في المرحلة الثالثة من التجارب. وقالت آنا ماريوت، مديرة السياسة الصحية في منظمة أوكسفام: "لا ينبغي منع أي شخص من الحصول على لقاح منقذ للحياة بسبب البلد الذي يعيش فيه أو بسبب المبلغ المالي الموجود في جيبه". وأضافت أنه "ما لم يتغير شيء ما بشكل كبير، فلن يتلقى مليارات الأشخاص حول العالم لقاحا آمنا وفعالا، لكوفيد-19 لسنوات قادمة". وحث التحالف جميع شركات الدواء، التي تعمل على إنتاج لقاحات كوفيد-19، على مشاركة أبحاثها والملكية الفكرية كي يتسنى تصنيع مليارات من الجرعات الإضافية وإتاحتها لكل من يحتاج إليها. وحصل لقاح فايزر-بيونتيك بالفعل على الموافقة في بريطانيا، وبدأت عمليات التطعيم هذا الأسبوع. ومن المحتمل أن يحصل اللقاح على موافقة الجهات التنظيمية في الولايات المتحدة وأوروبا قريبا. وينتظر لقاحان آخران، موديرنا وأكسفورد-أسترازينيكا، الحصول على الموافقة الرسمية في عدد من البلدان. ويقول التحالف إنه حتى الآن حصلت الدول الغنية على جميع الجرعات المتوقعة من لقاح موديرنا وعلى 90٪ من جرعات لقاح فايزر-بيونتيك. وتلتزم أسترازينيكا، المصنعة للقاح طورته جامعة أكسفورد، بإتاحته على أساس غير ربحي للعالم النامي. ومن المتوقع أن يكون أرخص من الأنواع الأخرى، ويمكن تخزينه في درجات حرارة الثلاجة، مما يسهل توزيعه في جميع أنحاء العالم. ورحب التحالف بهذه الخطوة، لكنه قال إن لقاح أكسفورد-أسترازينيكا ربما يصل إلى 18٪ فقط من سكان العالم العام المقبل".
https://www.bbc.com/amharic/news-50833024
https://www.bbc.com/arabic/world-50831792
በአንድ የዜና ተቋም ውስጥ በጋዜጠኝነት የምትሰራው ሾሪ ኢቶ ኖሪዩኪ ያማጉቺ የተባለው ግለሰብ በአውሮፓውያኑ 2015 ራሷን በሳተችበት ወቅት እንደደፈራት በመግለጽ ክስ አቅርባ ነበር። ጉዳዩን ሲከታተል የነበረው አቃቤ ሕግ በእውነት ስለመደፈሯ ምንም ማስረጃ ማግኘት አልቻልንም ብለው ነበር። ሾሪ ኢዮ ግን ይግባኝ በመጠየቋ ክሱ እንደገና ሲታይ ቆይቷል። • በኢራቅ ጎዳናዎች ከፍ ያሉት ሴቶች • ለሁለት ዓመታት ልጁን በጓደኞቹ ያስደፈረው አባት ህንድን አስቆጣ የእሷ ጉዳይም ጾታዊ ጥቃቶች እምብዛም ወደ ሕግ በማይቀርቡባት ጃፓን በርካቶች ወደፊት እንዲመጡ አድርጓል። የፍርድ ሂደቱ ከተጠናቀቀ በኋላ'' በጣም ደስ ብሎኛል'' ብላለች የ30 ዓመቷ ሾሪ፤ 'ድል' የሚል ጽሁፍም በእጇ ይዛ ታውለበልብ ነበር። በጃፓን የመደፈር ጥቃት ከሚደርስባቸው ሴቶች መካከል 4 በመቶ የሚሆኑት ብቻ ጉዳዩን ለፖሊስ እንደሚያሳውቁ በአውሮፓውያኑ 2017 የጃፓን መንግስት የሰራው ጥናት ያሳያል። ሾሪ እንደምትለው ከጃፓኑ ጠቅላይ ሚኒስትር ሺንዞ አቤ ጋር የቅርብ ግንኙት ያለው ታዋቂው ዘጋቢ ኖሪዩኪ ያማጉቺ በ2015 ስለአንድ የስራ ጉዳይ ለማውራት በማለት የእራት ግብዣ አድርጎላት ነበር። '' የበላሁት ወይም የጠጣሁት ውስጥ መድሀኒት ሳይጨመርብት አልቀረም፤ ራሴን ስቼ ነበር። ከቆይታ በኋላ ስነቃ ግን አንድ ሆቴል ውስጥ ተኝቼ ኖሪዩኪ ያማጉቺ ከላዬ ሆኖ አገኘሁት።'' ኖሪዩኪ ያማጉቺ በወቅቱ በጃፓን ታዋቂ የዜና ወኪል የሆነው 'ቶክዮ ብሮድካስቲንግ ሲስተም' የዋሽንግተን ቢሮ ዋና ሀላፊ ነበር። ጉዳዩን ለፖሊስ ካሳወቀች በኋላ ወደተደፈረችበት ሆቴል ተወስዳ ሁኔታው እንዴት እንደፈጠረ እንድታስረዳ መደረጓን ታስታውሳለች። '' ፖሊሶቹ ወደ ሆቴሉ ከወሰዱኝ በኋላ ሰው የሚመስል አሻንጉሊት እላዬ ላይ ጭነው የሆነውን ነገር በሙሉ አስረጂን እያሉ ያዋክቡኝ ነበር። ደግሞ ሁሉም ፖሊሶች ወንዶች ነበሩ። በጣም አስጨናቂና አስፈሪ ሁኔታ ነበር'' ብላለች። • እሷ ማናት?: ለነፃነትም ለጥበብም ያልታከቱ እጆች ሾሪ ለደረሰባት ጥቃት 11 ሚሊዮን የን (105 ሺዶላር) ካሳ ጠይቃለች። ተከሳሽ ደግሞ አልደፈርኩም በፈቃድ ላይ የተመሰረተ ነበር በማለት ስሜን ስላጠፋች 130 ሚሊዮን የን (1.1 ሚሊየን ዶላር) ካሳ ትክፈለኝ ብሎ ተከራክሯል። ግራ ቀኙን የተመለከተው ፍርድ ቤትም ተከሳሽ ለሾሪ 3.3 ሚሊየን የን (30 ሾ ዶላር) ካሳ እንዲከፍል ብያኔውን አስተላልፏል።
إيتو أصبحت رمزا بارزا في حركة "أنا أيضا" وقالت الصحفية شيوري إيتو إن نوريوكي ياماغوتشي اغتصبها عام 2015 بينما كانت فاقدة الوعي. وقال مدعون إنه لا توجد أدلة كافية لرفع دعوى جنائية، ولذا اضطرت إيتو لرفع دعوى مدنية. لكن ياماغوتشي قال إنه سيطعن على الحكم الصادر عن المحكمة وأصبحت إيتو رمزا بارزا في حركة "أنا أيضا" في بلد قلما يبلغ فيه ضحايا الاعتداء الجنسي عن الحوادث التي تعرضوا لها. وقالت إيتو (30 عاما) إنها تشعر بسعادة كبيرة للقرار الذي صدر عن المحكمة. مواضيع قد تهمك نهاية وبحسب تقرير حكومي صادر عام 2017 فإن حوالي 4 في المئة فقط من ضحايا الاغتصاب يقدمون بلاغات للشرطة. وقالت إيتو إن ياماغوتشي، الذي يعتقد أن له علاقات قوية مع رئيس الوزراء شينزو آبي، دعا الصحفية لوجبة عشاء لمناقشة فرصة وظيفية محتملة. وتشك في أنه جرى تخديرها، إذ تقول إنها استعادة وعيها لتجد نفسها في "غرفة بأحد الفنادق" وهو معها. وتقول إيتو إنها كانت تعمل مع وكالة رويترز عندما وقعت الحادثة المزعومة. وكان ياماغوتشي مدير مكتب واشنطن لوكالة "إذاعة طوكيو"، وهي مؤسسة إعلامية كبيرة في اليابان. وخلصت الشرطة إلى أنه لا توجد أدلة كافية بشأن الحادث. وينفي ياماغوتشي ارتكاب أي مخالفة، ويقول إن ممارسة الجنس كانت بالتراضي، ورفع دعوى قضائية مضادة للحصول على تعويض.
https://www.bbc.com/amharic/news-49386115
https://www.bbc.com/arabic/world-49385071
የዓይን እማኞች ፤ አንድ አጥፍቶ ጠፊ ቦንቡን ተሸክሞ መጥቶ እንዳፈነዳው ለቢቢሲ ተናግረዋል። ቦንቡ የፈነዳው ቅዳሜ ምሽት 4፡40 ገደማ ሲሆን ሥፍራው ደግሞ የሺያ ሙስሊሞች የሚያዘውትሩት የካቡል ምዕራባዊ ክፍል ነው ተብሏል። ታሊባን 'እኔ እጄ የበለትም' ሲል አስተባብሏል። እስካሁን ለጥፋቱ ኃላፊነት የወሰደ ቡድን የለም። ራሳቸውን ከሱኒ ሙስሊሞች ጋር የሚያቆራኙት ታሊባን እና አይ ኤስ ከዚህ በፊት የሺያ ሙስሊሞች ላይ ጥቃት መፈፀማቸው ይታወሳል። • የአሜሪካ መከላከያ ሚኒስትር መልቀቂያ አስገቡ የአፍጋኒስታን ሃገር ውስጥ ሚኒስትር አደጋው ከደረሰ ከጥቂት ሰዓታት በኋላ የሟቾችን እና የተጎጂዎችን ቁጥር ይፋ አድርገዋል። ወንዶች እና ሴቶች ለየብቻ ሆነው የሚስተናገዱበት የአፍጋኒስታን የሠርግ ሥነ-ሥርዓት በመቶ የሚቆጠሩ ሰዎች ይታደሙበታል። 'አጋጣሚ ሆኖ ቦንቡ ሲፈነዳ እኔ ከሴቶች ጎራ ነበርኩ' የሚለው ሞሐመድ ፋርሃግ 'ከፍንዳታው በኋላ ሰዎች ሁላ እግሬ አውጭኝ እያሉ ሲወጡ ተመልክቻለሁ' ሲሉ ኤኤፍፒ ለተሰኘው የዜና ወኪል ተናግሯል። • በአሜሪካ የአየር ጥቃት 23 ንፁሃን ዜጎች ተገደሉ ከ10 ቀናት በፊት ካቡል ውስጥ በሚገኝ አንድ ፖሊስ ጣብያ የፈንዳ ቦንብ የ14 ሰዎችን ሕይወት መቅጠፉ አይዘነጋም። ታሊባን ጥፋቱን የፈፀምኩት እኔ ነኝ ሲል ኃላፊነቱን ወስዷል። ባለፈው አርብ ደግሞ የታሊባን አለቃ ወንድም የሆነው ሂባቱላህ አኩንደዛዳ መስጅድ ውስጥ ሳለ በተመጠደ ቦንብ ሕይወቱ አልፏል። አፍጋኒስታን ውስጥ በርካታ ወታደሮች ያሏት አሜሪካ ከታሊባን ጋር ድርድር ውስጥ እንዳለች እና በጎ ጅማሬዎች እንደታዩ ዕለት አርብ ፕሬዝደንቷ ትራምፕ በትዊተር ገፃቸው ማወጃቸው አይዘነጋም። • አፍጋናዊቷ ስደተኛ በኢትዮጵያ
وأسفر الهجوم عن إصابة أكثر من 180 شخصا. ومن بين ضحايا التفجير نساء وأطفال. وأعلن تنظيم الدولة الإسلامية مسؤوليته عن الهجوم الانتحاري الذي وقع في منطقة غالبية سكانها من الشيعة. ونشر التنظيم بيانا قال فيه إن أحد مقاتليه فجر نفسه في "تجمع كبير"، في حين "فجر آخرون سيارة مفخخة" عند وصول خدمات النجدة. أكثر من 180 شخصا أصيبوا في التفجير وأدان الرئيس الأفغاني، أشرف غني، الهجوم ووصفه بـ "الهمجي". واتهم حركة طالبان "بتهيئة الساحة للإرهابيين". وقال في تغريدة عبر موقع التواصل الاجتماعي تويتر إنه دعا لاجتماع أمني "لمراجعة ومنع هذه الثغرات الأمنية". ونفت حركة طالبان علاقتها بالهجوم، وهو الأحدث ضمن تفجيرات وقعت في أفغانستان خلال الفترة الأخيرة. وأدان ذبيح الله مجاهد، المتحدث باسم الحركة الهجوم، وقال في رسالة نصية لوسائل الإعلام إنه "لا يوجد مبرر لعمليات القتل المتعمد واستهداف المدنيين من النساء والأطفال". وأكدت وزارة الداخلية الأفغانية حصيلة القتلى، وتُظهر صور الهجوم أشلاء القتلى وكراسي متناثرة في أرجاء القاعة. الأعراس في أفغانستان تضم مئات الحضور "لن أرى السعادة مجددا" وتضم الأعراس في أفغانستان عادة مئات الحاضرين، وينفصل فيها الرجال عن النساء. وقال العريس لوسائل الإعلام المحلية إنه وعائلته يعانون من "حالة صدمة وتعاني العروس من حالات إغماء متكررة. وتابع: "فقدت أخي وأصدقائي وأقاربي، لن أرى السعادة مجددا في حياتي، ولم أستطع حضور الجنازة لشعوري بالضعف الشديد، أعرف أن هذه ليست المأساة الأخيرة، وستستمر المعاناة في هذا البلد". كما قال والد العروس لوسائل الإعلام إن 14 فردا من عائلته قتلوا في التفجير. وذكر أحد الحضور أن الدخان "ملأ القاعة لمدة 20 دقيقة، وإن وأغلب الرجال سقطوا ما بين قتيل ومصاب". تنظيم الدولة الإسلامية نشر بيانا قال فيه إن سيارة مفخخة فُجرت عند وصول خدمات النجدة وقال شهود عيان لبي بي سي إن انتحاريا نفذ التفجير الذي وقع بقاعة مزدحمة بالرواد، وتظهر صور على مواقع التواصل الاجتماعي نساء يصرخن خارج القاعة. وقال المتحدث باسم وزارة الداخلية نصرت رحيمي إن هذه أكبر حصيلة قتلى لهجوم في أفغانستان منذ شهور. وفي وقت سابق من الشهر الحالي، قُتل 14 شخصا في تفجير ضخم أمام مركز للشرطة في كابول. وأعلنت حركة طالبان حينها مسؤوليتها عن التفجير. ويأتي ذلك على الرغم من التقارير التي تتحدث عن قرب الإعلان عن اتفاق سلام بعد محادثات بين الولايات المتحدة وطالبان.
https://www.bbc.com/amharic/news-43392461
https://www.bbc.com/arabic/world-43388164
ሬክስ ቲለርሰን ፕሬዝዳንቱ መደበኛ ባልሆነ መንገድ ነው ሹም ሽሩን ይፋ ያደረጉት። ትራምፕ በትዊተር ገፃቸው ላይ ባሰፈሩት መልዕክት ቲለርሰንን ላበረከቱት ግልጋሎት አመስግነው፤ አዲሱ የውጭ ጉዳይ ሃላፊ በተመደቡበት ሥራ "ድንቅ ነገር እንደሚያከናውኑ" ገልፀዋል። የኤክሶንሞቢል ኩባንያ የቀድሞ ዋና ሥራ አስፈፃሚ የነበሩት ቲለርሰን በውጪ ጉዳይ ሚኒስትርነት ቦታ ላይ የቆዩት ከአንድ ዓመት ብዙም ያለፈ አይደለም። ትራምፕ በተጨማሪም ወደቲለርሰን ስልጣን የተዘዋወሩትን የማይክ ፖምፒዮን ቦታ የመጀመሪያዋ የስለላ ተቋሙ ሲአይኤ ሴት ሃላፊ እንዲሆኑ ጊና ሃስፔልን በእጩነት አቅርበዋል። አንድ ከፍተኛ የዋይት ሃውስ ባለስልጣን ሹም ሽሩ የተካሄደበትን ወቅት በተመለከተ ለቢቢሲ እንደተናገሩት "በቀጣይ ከሰሜን ኮሪያ ጋርና ከተለያዩ ሀገራት ጋር ለሚደረጉ የተለያዩ የንግድ ድርድሮች አዲሶቹን ባለስልጣናት ቀድሞ ለማዘጋጀት የታሰበ እንደሆነ ተናግረዋል።" ቲለርሰን የአሜሪካንን የውጪ ጉዳይ ሚኒስትርነት መንበርን ከያዙበት ጊዜ ጀምሮ በበርካታ ጉዳዮች ላይ ከአለቃቸው ፕሬዝዳንት ትራምፕ ጋር እንደማይስማሙ ይነገራል። በተለይ ደግሞ የሰሜን ኮሪያን ጉዳይ በተመለከተ በዩናይትድ ስቴትስ በኩል ያለው አያያዝ ዋነኛው ያለመግባባቱ ምንጭ ነው ተብሏል። የውጪ ጉዳይ መስሪያ ቤቱ እንዳለው ቲለርሰን ስለመሰናበታቸው ከፕሬዝዳንቱ ጋር አለመነጋገራቸውንና የመባረራቸው ምክንያት ምን እንደሆነ አያውቁም። ምክትላቸው ስቲቭ ጎልድስታይን እንደተናገሩት "በሃገር ውስጥ ደህንነት ጉዳይ ላይ ወሳኝ እርምጃዎች እየታዩ በመሆናቸው ቲለርሰን በቦታቸው ላይ የመቆየት ፍላጎት ነበራቸው።" ዛሬ ከዋይት ሃውስ ውጪ ፕሬዝዳንት ትራምፕ ለሪፖርተሮች እንደተናገሩት ከቲለርሰን ጋር ያሏቸው ልዩነቶች ወደ ግለሰባዊ ያለመጣጣም ደረጃ መድረሳቸውን ገልፀዋል። በአንዳንድ ጉዳዮች ላይ ያለመስማማት ቢኖሯቸውም በደንብ ተግባብተው ይሰሩ እንደነበር ትራምፕ ተናግረዋል። ፕሬዝዳንቱ እንደሚሉት አንደኛው ያለተግባቡበት ጉዳይ ከኢራን ጋር የተደረሰው ስምምነት ነው። "ስምምነቱ ለእኔ መጥፎ ነው። ስገምት ለቲለርሰን ግን ችግር የለውም። ስምምነቱን ውድቅ ማድረግ ወይም ሌላ ነገር ማድረግ እፈልግ ነበር። ነገር ግን የቲለርሰን አመለካከት የተለየ ነው። ይህም ተመሳሳይ አመለካከት እንደሌለን ያሳያል።" ነገር ግን ቲለርሰን መልካም ሰው እንደሆኑና እንደሚወዷቸው ተናግረዋል። አዲስ የሾሟቸውን ማይክ ፖምፒዮን በተመለከተም ፕሬዝዳንቱ ሲናገሩ፤ ተመሳሳይ አስተሳሰብ እንዳላቸውና ተስማምተው መስራት እንደሚችሉ ገልፀዋል።
بومبيو (الى اليمين) وتيلرسون وقال متحدث باسم وزير الخارجية الأمريكي المقال ريكس تيلرسون إنه علم بخبر إقالته من منصبه عندما قرأ تغريدة الرئيس دونالد ترامب الذي شكره فيها على خدمته كوزير للخارجية. وغرد ترامب على تويتر موجها الشكر لتيلرسون قائلا إن بومبيو سيؤدي "عملا رائعا". وكان تيلرسون وهو مدير سابق لشركة إيكسون موبيل النفطية قد تولى منصب وزير الخارجية منذ ما يزيد عن عام واحد. ورشح ترامب جينا هاسبيل لتصبح أول امرأة ترأس وكالة الاستخبارات المركزية الأمريكية (سي أي إيه). وانتشرت تقارير عن خلاف حاد في إدارة ترامب بين الرئيس ووزير خارجيته، في الوقت الذي تواجه فيه الولايات المتحدة عددا من القضايا الشائكة فيما يتعلق بسياستها الخارجية، ومن بينها كوريا الشمالية وإيران. وفي أكتوبر/تشرين الأول الماضي أُجبر تيلرسون على عقد مؤتمر صحفي لنفي تقارير عن أنه يفكر في الاستقالة، ولكنه لم يعلق على تقرير بأنه وصف ترامب بأنه أخرق بعد اجتماع في البنتاغون في يوليو/تموز الماضي. "التوافق الشخصي" وفي الخريف الماضي، قوض ترامب علنا جهود تيلرسون بنشر تغريدة قال فيها إنه "يهدر وقته" في محاولة التفاوض مع كوريا الشمالية. وقالت وزارة الخارجية إن تيلرسون لم يتحدث إلى ترامب و"لم يكن على دراية" بأسباب إقالته. وقال ستيف غولدشتاين، مساعد وزير الخارجية إن "وزير الخارجية كان عازما على البقاء في منصبه بسبب التطورات الحرجة الحادثة في الأمن القومي". وقال ترامب، محدثا الصحفيين قبالة البيت الأبيض الثلاثاء، إن خلافه مع تيلرسون يرجع للـ "توافق" الشخصي. وقال ترامب "كنا على وفاق، ولكننا أختلفنا إزاء بعض الأمور". وأضاف "عند النظر إلى اتفاق إيران، أظن أنه مروع. ولكن أعتقد أنه كان يظن أن الاتفاق جيد. كنت أود الرجوع فيه أو القيام بإجراء ما، ولكنه كان له رأي مغاير. ولهذا لم نكن نفكر بصورة متماثلة". وقال ترامب "مع مايك، مايك بومبيو، لدينا فكر متشابه. أعتقد أن الأمور ستسير بصورة جيدة". "جليد هش" ويقول أنتوني زيركر مراسل بي بي سي في واشنطن إن تيلرسون بدا كما لو كان يسير على جليد هش منذ توليه منصب وزير الخارجية. وأضاف زيركر إن موظفي وزارة الخارجية المخضرمين لا يولون كثير من الثقة لتيلرسون، الذي ينظرون إليه على أنه دخيل ليس لديه الكثير من الصلة والمعرفة بالوزارة التي يقودها. تيلرسون كان في جولة افريقية الأسبوع الماضي، عندما بوغت بإعلان ترامب بأنه سيجري محادثات مع زعيم كوريا الشمالية وكان تيلرسون في جولة افريقية الأسبوع الماضي، عندما بوغت بإعلان ترامب بأنه سيجري محادثات مع زعيم كوريا الشمالية كيم جونغ أون. وقال فريق تيلرسون السبت إن وزير الخارجية متوعك وفي وقت لاحق من عطلة نهاية الأسبوع قال إنه سينهى جولته قبل يوم موعد نهايتها. ويوم الاثنين بدا أن تيلرسون يختلف مع رأي البيت الأبيض لما بدا أنه دعمه للسلطات البريطانية في اتهام الكرملين في حادث تسمم عميل روسي سابق بالقرب من منزله في جنوب بريطانيا. وقال تيلرسون إن غاز الأعصاب المستخدم في الهجوم "جاء من روسيا" وإنه "بالتأكيد سيؤدي إلى رد". وفي وقت سابق من اليوم رفض البيت الأبيض توجيه أصابع الاتهام لروسيا.
https://www.bbc.com/amharic/news-54776071
https://www.bbc.com/arabic/world-54774482
የሰራተኞች ማህበራት እንደገለጹት ወረርሽኙ መጀመሪያ ላይ በአገሪቱ ሲከሰት ቀብር አስፈጻሚዎቹ ከአቅማቸው በላይ ስለሆነባቸው የአንዳንድ ሰዎችን ቀብር ሳይፈልጉ እንዲያራዝሙ ተገድደዋል። በአሁኑ ሰአት ደግሞ አውሮፓ በሁለተኛ ዙር የቫይረሱ ስርጭት እየተፈተነች ትገኛለች። በርካታ አገራት ቫይረሱ እንደ አዲስ መሰራጨት መጀመሩን ተከትሎ የሰአት እላፊዎችና የእንቅስቃሴ ገደቦችን ተግባራዊ ለማድረግ እየሞከሩ ሲሆን የሟቾችም ቁጥር ቢሆን እያንሰራራ መጥቷል። ቅዳሜ ዕለት ኦስትሪያ እና ፖርቹጋል አዳዲስ መመሪያዎችን ማስተዋወቃቸው ይታወሳል። በመላው ስፔን የሚገኙ የቀብር አስፈጻሚ ድርጅቶች ሰራተኞች ዕሁድ ዕለት አድማውን መትተዋል። አድማው የተካሄደው ደግሞ ፈረንሳያውያን የሞቱባቸውን ሰዎች መቃብር ስፍራ በሚጎበኙበት ቀን ነው። አንድ በዋና ከተማዋ ማድሪድ የሚገኝ የቀብር አስፈጻሚ ለኤኤፍፒ ዜና ወኪል ሲናገር በአሁኑ ሰአት እየጨመረ የመጣውን የሟቾች ቁጥር ከግምት ውስጥ በማስገባት ከ15 እስከ 20 ሰራተኞች እንደሚያስፈልግ ገልጸዋል። አርብ ዕለት ብቻ በስፔን 239 ሰዎች ሕይወታቸው ማለፉን የአገሪቱ ጤና ሚኒስቴር አስታውቋል። ባሳለፍነው መጋቢት ወር ላይ የበርካታ ሰዎች አስክሬን ሳይቀበር ለተጨማሪ አንድ ሳምንት እንዲቆዩ የተገደዱ ሲሆን የቀብር ስነስርአቱም ቢሆን ከከተማዎች አካባቢ ራቅ ባሉ ቦታዎች ነበር የሚካሄደው። የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ከተከሰተበት ዕለት ጀምሮ ስፔን እስካሁን ከ1.1 ሚሊየን በላይ ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸውን ያስታወቀች ሲሆን 35 ሺ 800 ደግሞ የሟቾች ቁጥር ነው። በሌሎች የአውሮፓ አገራትም ቢሆን የሁለተኛ ዙር ስርጭቱን ተከትሎ በርካታ እርምጃዎች እየተወሰዱ ነው። ፈረንሳይ ባለፉት 24 ሰአታት ብቻ 46 ሺ 290 ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸውን የገለጸች ሲሆን ትናንት ከትናንት በስቲያ ደግሞ 35 ሺ 641 ሰዎች መያዛቸውን አስታውቃ ነበር። በአጠቃላይ በቫይረሱ ምክንያት ሕይወታቸው ያለፈ ሰዎች ቁጥር 37 ሺ 19 ደርሷል። ጣልያን ደግሞ የቫይረሱን ስርጭት ለመቆጣጠር አዳዲስና ውጤታማ እርምጃዎችን መውሰድ ጀምሪያለው ብላለች። የአገሪቱ የጤና ሚኒስትሩ ሮቤርቶ ስፔራንዛ በጣልያን ያለውን ስርጭት ለመቆጣጠር ሙሉ በሙሉ እንቅስቃሴን መገደብ አማራጭ ሊሆን እንደሚችል አስጠንቅቀዋል።
تشهد إسبانيا، مثل العديد من الدول الأوروبية، زيادة في عدد حالات الإصابة بفيروس كورونا وتقول النقابات إنّ هناك حاجة إلى مزيد من الموظفين لمنع التأخر في دفن الموتى، وهو ما حصل خلال الموجة الأولى من الوباء في مارس/ آذار. وتواجه أوروبا موجة ثانية مع استمرار ارتفاع حالات الإصابة والوفاة. واتخذت عدة دول تدابير جديدة، مثل حظر التجول والإغلاق، وذلك في محاولة لخفض معدلات الإصابة. وأصبحت النمسا والبرتغال، يوم السبت، أحدث دولتين تعلنان قيود إغلاق جديدة. مواضيع قد تهمك نهاية وشارك العمال في دور الجنازات في جميع أنحاء إسبانيا في إضراب يوم الأحد، الذي تزامن مع يوم عيد كل القديسين، حيث تزور العائلات عادة قبور أحبائهم. وقالت إحدى دور العزاء في العاصمة مدريد لوكالة فرانس برس للأنباء إنها بحاجة إلى ما بين 15 و20 موظفاً إضافياً للتعامل مع ارتفاع عدد الوفيات. وأعلنت وزارة الصحة يوم الجمعة تسجيل 239 حالة وفاة جديدة في يوم واحد. وفي مارس/ آذار، كانت مراسم دفن الموتى تتأخر حوالى أسبوع تقريباً، وحدثت عمليات حرق لجثث في مدن تبعد مئات الأميال من الأماكن المأهولة، حيث واجهت دور الجنازات صعوبات في تلبية طلبات دفن الموتى. وسجلت إسبانيا أكثر من 1.1 مليون إصابة 35800 حالة وفاة منذ بدء تفشي الفيروس، وفقاً لبيانات من جامعة جونز هوبكنز. قال وزير الصحة الإيطالي إن ارتفاع معدلات الإصابة "مرعب" وفي فرنسا، ردّ وزير الداخلية جيرالد دارمانين بشدة على تقارير أفادت بأن مجموعة من الطلاب في مدرسة الشرطة الوطنية في نيم نظموا حفلة سرية في مبنى المدرسة الأسبوع الماضي. ووصف دارمانين التقارير بأنها "غير مقبولة على الإطلاق". وقال "إذا تأكد هذا، فإنّ التلاميذ المسؤولين لن يكونوا جديرين بارتداء الزي الرسمي وسيتم استبعادهم". وجاءت هذه الأنباء فيما سجلت فرنسا 46290 حالة إصابة خلال 24 ساعة، بعد يوم من تسجيل 35641 حالة. وتوفي 231 شخصاً خلال الفترة نفسها، ليرتفع العدد الإجمالي في فرنسا إلى 37019. في الوقت نفسه، تعمل إيطاليا على تسريع الاستعدادات لفرض المزيد من القيود لمواجهة انتشار فيروس كورونا. وسجلت إيطاليا يوم السبت 31758 حالة إصابة بالفيروس، وهو رقم قياسي جديد لعدد الإصابات المسجلة في يوم واحد. وحذّر وزير الصحة روبرتو سبيرانزا من أنّ الإغلاق على مستوى البلاد بأكملها يبدو أنه الأسلوب الوحيد لمنع ازدحام أجنحة المستشفيات بمرضى فيروس كورونا. وفي مقابلة مع صحيفة كورييري ديلا سيرا، قال سبيرانزا إنّ معدل انتقال العدوى يرتفع على نحو "مرعب". وتسري قيود بالفعل في إيطاليا، حيث قررت السلطات إغلاق دور السينما والمسابح والمسارح وصالات الألعاب الرياضية. كما يتعين على الحانات والمطاعم والمقاهي التوقف عن خدمة العملاء بحلول الساعة 6 مساءً. ومع ذلك، مازال العمل جاريا في المحال ومعظم المصالح التجارية الأخرى. قبّل المشيعون يد الزعيم الديني في الجبل الأسود، على الرغم من حقيقة أنه توفي نتيجة إصابته بكوفيد-19 وفي الجبل الأسود، حضر آلاف الأشخاص جنازة الشخصية الدينية البارزة في البلاد، المطران أمفيلوهييي رادوفيتش، الذي توفي يوم الجمعة جراء الإصابة بفيروس كورونا، عن عمر يناهز 82 عاماً. وعلى الرغم من نداءات أطباء بحظر الجنازة، فقد عُرض نعش الأسقف وبقي مفتوحاً أمام حشود في الكاتدرائية الأرثوذكسية الصربية في العاصمة بودغوريتشا، حتى أنّ بعض المعزين لمسوا أو قبلوا رأسه أو يديه. وهناك مخاوف من أن تؤدي الجنازة إلى تفاقم معدلات الإصابة في البلاد - وهي أصلاً من بين الأعلى في أوروبا. وأجرت سلوفاكيا اختبارات لما يقرب من نصف سكانها بعد الإعلان عن خطة لاختبار كل تجاوز عمره 10 سنوات في البلد. وارتفعت حالات الإصابة في سلوفاكيا بشكل كبير، ويقول المسؤولون إن البديل الوحيد هو الإغلاق التام. وأكد وزير الدفاع ياروسلاف ناد أنّ 2.58 مليون شخص خضعوا للاختبار يوم السبت. ومن بين هؤلاء، جاءت نتيجة 25850 إيجابية. ويجب على من تثبت إصابتهم حجر أنفسهم. في سلوفاكيا، خضع للفحص أكثر من 2.58 مليون شخص في يوم واحد ويوم الاثنين، تدخل قيود جديدة في ألمانيا حيز التنفيذ، حيث وصلت معدلات الإصابة اليومية إلى مستويات غير مسبوقة خلال الأسبوع الماضي. وسجلت البلاد يوم السبت أكثر من 20 ألف حالة إصابة جديدة. وبموجب الإجراءات الجديدة، يجب إغلاق المسارح ودور السينما والمسابح والبارات. ومع ذلك، ستبقى المدارس والمتاجر مفتوحة. وفي حديث أمام البرلمان، في الأسبوع الماضي، حذّرت المستشارة الألمانية أنغيلا ميركل من شتاء طويل وقاس.
https://www.bbc.com/amharic/news-56128110
https://www.bbc.com/arabic/vert-fut-55986579
ኒውዮርክ ውስጥ የአይሁድ ትምህርት ይማር የነበረው ታዳጊ ምንነቱ ያልታወቀ ህመም ገጥሞት ሰውነቱ ያብጥ ነበር። ወደ 400 ከሚጠጉ የእድሜ እኩዮቹ ጋር የሐይማኖት ትምህርት ይወስድ የነበረው ታዳጊ ህመሙን ለ22 ልጆችና ለሦስት ጎልማሶች አስተላልፏል። ልጆቹ ወደ ቤታቸው ሲሄዱ በሽታውን ለቤተሰቦቻቸው አስተላልፈው ህመሙ በብሩክሊን እና ሮክላንድ ተሰራጨ። ወረርሽኙ ለአንድ ዓመት ቆይቶ 3,502 ሰዎች ታመዋል። ኋላ ላይ ሳይንቲስቶች ሲመራመሩ፤ ህመሙ የተስፋፋው ታዳጊዎቹ በጣም ተቀራርበው የሃይማኖት ትምህርት ሲወስዱ መሆኑን ደረሱበት። ታዳጊው የኩፍኝና ሌሎችም በሽታዎች ክትባት ወስዷል። እናም ሰውነቱ በሽታ የመከላከል አቅም አዳብሯል። ምንነቱ ባልታወቀው በሽታ ሲያዝ እምብዛም ምልክት ያላሳየውም በክትባቶቹ እገዛ ነው። ታዳጊው ምንም እንኳን ክትባት ቢወስድም በሽታውን ወደ ሌሎች ሰዎች አጋብቷል። ብዙ ክትባቶች የህመም ምልክትን ቢያጠፉም ሙሉ በሙሉ ከበሽታ አይከላከሉም። ክትባት የወሰዱ ሰዎች ሳይታወቃቸው ቫይረስ ሊያስተላልፉ ይችላሉ ማለት ነው። በሽታን የመከላከል አቅም ከክትባት የሚገኝ በሽታን የመከላከል አቅም በሁለት ይከፈላል። አንደኛው ቫይረስ ሰውነት ውስጥ ከገባ በኋላ ከፍተኛ ጉዳት እንዳያስከትል የሚከላከል ሲሆን፤ ሁለተኛው ደግሞ ሙሉ በሙሉ በበሽታ መያዝን የሚገታ ነው። ማጅራት ገትርን እንደ ምሳሌ እንውሰድ። የዚህን በሽታ የተለያዩ ዝርያዎች የሚከላኩ ክትባቶች አሉ። ክትባቶቹ ከ85 እስከ 90 በመቶ የበሽታውን ስርጭት ይገታሉ። ሆኖም ግን ሰዎች ክትባት ከተሰጣቸው በኋላ ባክቴርያውን ሊያስተላልፉ ይችላሉ። ባክቴርያው አፍንጫና ጉሮሮ ውስጥ ተደብቆ ሰዎች ሲያስነጥሱ፣ ሲያስሉ ወይም ሲሳሳሙ ወደሌላ ሰው ይሸጋገራል። ክትባቶች ሰውነታችን በሽታን የመከላከል አቅም እንዲያዳብር ይረዳሉ። የኮቪድ-19 ክትባት ቫይረሱን ለይቶ የሚያጠቃና ሰውነትን የሚከላከል አንቲቦዲ (ጸረ እንግዳ አካላት) ያመርታል። የኮሮናቫይረስ ክትባት ሰውነት ውስጥ እንዴት ይሠራል? ኒል የተባሉት ተመራማሪ እንደሚሉት፤ የኮሮናቫይረስ ክትባቶች በምን መንገድ በሽታን የመከላከል አቅም እንደሚያዳብሩ ለማወቅ ጊዜው ገና ነው። አንድ ሰው ክትባቱን ከወሰደ በኋላ ቫይረሱን ሊያስተላልፍ ይችላል? የሚለው ጥያቄ በተደጋጋሚ ይነሳል። እስካሁን ገበያ ላይ የቀረቡት የኮሮናቫይረስ ክትባቶች የተፈተሹት ሰዎች በሽታውን እንዳያስተላልፉ በማድረግ አቅማቸው አይደለም። የተመራማሪዎች ዋነኛ ትኩረት ክትባቶች ቫይረሱን መከላከል ይችላሉ ወይ የሚለው ነው። ፕሮፌሰር ዳኒ አልትማን የተባሉ የኢምፔሪያል ኮሌጅ ለንደን ተመራማሪ፤ ሰውነት የሚያመርተው ጸረ እንግዳ አካላት ሰዎች በድጋሚ በቫይረሱ እንዳይያዙ የመከላከል አቅማቸው ደካማ እንደሆነ ያስረዳሉ። በአንድ ጥናት ላይ ክትባት ከወሰዱ ሰዎች መካከል 17 በመቶው ለሁለተኛ ጊዜ ቫይረሱ ይዟቸዋል። ከእነዚህ 66 በመቶው የበሽታውን ምልክት አላሳዩም። ሰዎች የበሽታውን ምልክት ባያሳዩም ወደ ሌሎች ሰዎች ሊያስተላለፉ የሚችሉበት እድል አለ። በሌላ በኩል አንዳንድ የክትባት አይነቶች ሰዎች በሽታውን ወደ ሌላ ሰው እንዳያስተላልፉ የማድረግ አቅም እንዳላቸው ታይቷል። ይህን ማድረግ የሚችሉት በሰውነት ውስጥ ያለውን የቫይረስ ቅንጣት መጠን በመቀነስ ነው። አሁን ገበያ ላይ የሚገኙት ክትባቶች ሰዎች ቫይረሱን ወደሌላ ሰው እንዳያስተላልፉ በማድረግ ረገድ ምን ያህል ውጤታማ እንደሆኑ እንመልከት። ከኦክፎርድ-አስትራዜኒካ ክትባት እንጀምር። ኦክፎርድ-አስትራዜኒካ አምና ሐምሌ ላይ የተሠራ ጥናት እንደሚያሳየው፤ ክትባቱ በበሽታው የመያዝ እድልን በእጅጉ ቢቀንስም በሽታውን ወደ ሰው ባለማስተላለፍ ረገድ ሙሉ በሙሉ ውጤታማ ላይሆን ይችላል። ይህ ውጤት የተገኘው በዝንጀሮዎች ላይ በተደረገ ሙከራ ሲሆን፤ ክትባቱ በሰዎች ላይ ሲሞከር የተለየ ውጤት ታይቷል። የኦክስስፎርድና አስትራዜኒካ ክትባት ሲሞከር በሁለት ዙር ጠብታ አልነበረም። በጥናቱ የተሳተፉ ሰዎች በየሳምንቱ ከአፍንጫቸው እና ከጉሮሯቸው ናሙና ተወስዷል። የጥናቱ ውጤት በያዝነው ዓመት ሲታተም እንደጠቆመው፤ ከፊል ክትባቱን ከወሰዱ ሰዎች 59 በመቶ ያህሉ በበሽታው የመያዝ እድላቸው ቀንሷል። ከእነዚህ ሰዎች አብዛኞቹ ወጣቶች ናቸው። በሌላ በኩል ሙሉ ክትባቱን የወሰዱ ሰዎች በበሽታው የመያዝ እድላቸው 55 በመቶ ቀንሷል። አንድ ጥናት እንዳመለከተው ከሆነ ክትባቱ በአንድ ጠብታ ለቫይረሱ የመጋለጥ እድልን 67 በመቶ ቀንሷል። ይህም ክትባቱን የወሰዱ ሰዎች ቫይረሱን ወደ ሌላ ሰው እንዳያስተላልፉ የማድረግ አቅም እንዳለ ያሳያል። ፋይዘር-ባዮንቴክ ክትባቱ ሰዎች በቫይረሱ እንዳይያዙ በማድረግ ስርጭቱን ስለመግታቱ ገና ባይረጋገጥም፤ ተስፋ ሰጪ ምልክቶች አሉ። ታኅሣሥ ላይ የፋይዘር ዋና ኃላፊ አልበርት ቦርላ እንዳሉት፤ በእንስሳት ላይ የተደረገ ሙከራ እንደሚያሳየው ክትባቱ በሽታውን ወደ ሌላ ሰው የማስተላለፍ መጠንን ይቀንሳል። ሆኖም በሰዎች ላይ ያለው ውጤታማነት አልተረጋገጠም። እስራኤል ውስጥ የተሠራ ጥናት የክትባቱ ሁለት ጠብታ ከተሰጣቸው 102 የሕክምና ባለሙያዎች፤ ጠንካራ በሽታ የመከላከል አቅም ያላዳበሩት ሁለቱ ብቻ ናቸው። ይህ ማለት 98 በመቶ ጸረ እንግዳ አካላት አምርተዋል ማለት ነው። አጥኚዎቹ እንዳሉት፤ ሰዎች ጠንካራ ቫይረሱን የመከላከል አቅም ሲያዳብሩ በሽታውን የማስተላለፍ እድላቸው ይቀንሳል። በእርግጥ የእስራኤሉ ጥናት የተሠራው በጥቂት ሰዎች ላይ መሆኑ ውጤቱ ላይ ጥያቄ ያስነሳል። ሞደርና ሞደርና በሽታውን ወደ ሌላ ሰው እንዳይተላለፍ ስለማድረጉ የሚፈትሽ ሙከራ አልተደረገም። የመጀመሪያውን ዙር ጠብታ ከወሰዱ ሰዎች 14ቱ በቫይረሱ ተይዘዋል። ሁለተኛውን ዙር ጠብታ ከወሰዱት አንጻር ይህ ቁጥር ዝቅ ይላል። ሙከራው የሚያሳየው ክትባቱ ከአንድ ጠብታ በኋላ የበሽታውን ምልክት የማሳየት እድልን ሦስት ሁለተኛ እንደሚቀንስ ነው። ጥናቱ ሲሠራ ሙከራ የተደረገባቸው በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ቁጥር ውስን ነበር። እናም የጥናቱ ውጤት ሙሉ በሙሉ አስተማማኝ ላይሆን ይችላል። ኖቫክስ እስካሁን ይህ ክትባት የትም አገር ጥቅም ላይ እንዲውል ፍቃድ አላገኘም። ሰዎች በበሽታው እንዳይያዙ ወይም ቫይረሱን እንዳያስተላልፉ የማድረግ ብቃቱ ገና አልተፈተሸም። በእርግጥ ጥቅምት አካባቢ ይፋ የተደረጉ ውጤቶች ለሳይንቲስቶች ተስፋ ሰጥተዋል። ክትባቱ ለዝንጀሮዎች በከፍተኛ መጠን ከተሰጠ ቫይረሱ እንዳይተላለፍ እንደሚረዳ የሚጠቁሙ ውጤቶች ታይተዋል። በተጨማሪም የበሽታውን ምልክት የማያሳዩ ሰዎችን የማስተላለፍ መጠን እንደሚቀንስ ተደርሶበታል። ክትባቱ በሰዎች ላይ ተሞክሮ ውጤታማነቱ እስከሚረጋገጥ ተመራማሪዎች እየጠበቁ ይገኛሉ። የጋርዮሽ በሽታን የመከላከል አቅም ብዙ ሰዎች በሽታውን የመከላከል አቀም ሲያዳብሩ የጋራ በሽታን የመከላከል አቅም (ኸርድ ኢምዩኒቲ) ይፈጠራል። ክትባቶች የጋራ በሽታ የመከላከል አቅምን ለማሳደግ ከፍተኛ ሚና አላቸው። በሳውዝሀምተን ዩኒቨርስቲ የሚሠሩት ማይክል ሄድ "የጋራ በሽታን የመከላከል አቅም ለማዳበር ክትባቶች የበሽታውን ስርጭት መግታት ይጠበቅባቸዋል" ይላሉ። የጋራ በሽታን የመከላከል አቅም እንዲፈጠር አብዛኛው ማኅበረሰብ ቫይረሱን መከላከል መቻል አለበት። የጋራ በሽታን የመከላከል አቅም ዳብሯል የሚባልበት ቁጥር እንደየአገሩ ቢለያይም፤ አማካዩን የሚጠቁሙ ጥናቶች ተሠርተዋል። ለምሳሌ በአንድ አገር ከ60 አስከ 72 በመቶ ያህል ሕዝብ ክትባት ሲወስድ የጋርዮሽ በሽታ የመከላከል አቅም ወደማዳበር ይሄዳል። ይህ ቁጥር አንድ ክትባት ምን ያህል ቫይረሱን መከላከል ይችላል የሚለው ላይ ይወሰናል። አሁን ላይ የዓለም ትኩረት የቫይረሱን የስርጭት መጠን መቀነስ ቢሆንም፤ የመጨረሻ ግቡ ወረርሽኙን ማስወገድ ነው።
وفي نهاية البرنامج الديني اليهودي، الذي ينخرط فيه الطلاب في أنشطة جماعية يومية وجها لوجه حول طاولة صغيرة لدراسة التلمود، أصيب 22 طفلا وثلاثة بالغين بالعدوى. وعندما عاد هؤلاء الطلاب لمنازلهم، انتشر الفيروس في بروكلين ومقاطعة روكلاند، ثم مقاطعة أوشن ومقاطعة أورانج، وأصيب إجمالا 3,502 شخصا على الأقل بالعدوى على مدى عام. وخلص العلماء إلى أن هذه الطريقة في الدراسة قد أسهمت في نشر فيروس النكاف. لكن المثير للاستغراب أن الصبي الذي نشر العدوى دون قصد قد تلقى جميع الجرعات المعززة من لقاح الثلاثي (الحصبة والنكاف والحصبة الألمانية). صحيح أن الصبي كانت لديه مناعة من المرض، إذ ظهرت عليه أعراض طفيفة نسبيا، إلا أنه كان حاملا للفيروس وناشرا للعدوى. وكشفت دراسة أن معظم اللقاحات لا تقي تماما من الإصابة بالعدوى، رغم أنها تمنع ظهور الأعراض. ولهذا فإن الأشخاص الذين تلقوا التطعيمات قد يحملون مسببات الأمراض وينشرونها دون أن يدروا. وربما أيضا يتسببون في تفشي جائحة. مناعة فعالة أو تعقيمية توفر اللقاحات نوعين من الحماية، يطلق على النوع الأول اسم "المناعة الفعالة"، بمعنى أن جهاز المناعة يكون قادرا على منع ظهور الأعراض الشديدة للمرض وحدوث المضاعفات، لكنه لا يمكنه منع مسببات المرض من دخول الجسم أو التكاثر في الخلايا. مواضيع قد تهمك نهاية والنوع الثاني يطلق عليه اسم "المناعة التعقيمية"، أي أن جهاز المناعة يكون قادرا على منع الإصابة بالعدوى تماما، حتى لو كانت غير مصحوبة بأعراض. لكن هذا النوع من الحماية نادرا ما تحققه اللقاحات. قد يتسبب الأشخاص الذين تلقوا التطعيمات في نشر مرض النكاف الذي تسبب في جوائح في العصر الفيكتوري فقد طُورت، على سبيل المثال، أنواع عديدة من اللقاحات المضادة لعشرات السلالات المختلفة من جراثيم النيسرية السحائية التي تسبب التهاب السحايا. وتمنع الأنواع الثلاثة من لقاح المكورات السحائية المتوفرة في الولايات المتحدة، ما يتراوح بين 85 و90 في المئة من حالات الإصابة بالعدوى، في حين أن هناك أنواعا عديدة من هذه اللقاحات لا تقي من العدوى غير المصحوبة بأعراض. وقد تختبئ هذه الجراثيم الممرضة في الأنف أو أسفل الحلق وتنتقل إلى الآخرين عبر رذاذ العطس أو السعال أو التقبيل أو تقاسم السجائر أو الأدوات مع المصاب. وتقول كيث نيل، أستاذة فخرية لعلم الأوبئة بجامعة نوتنغهام: "إن فعالية اللقاحات المضادة للمكورات السحائية في منع انتقال العدوى تختلف تماما من نوع لآخر. لكن القليل من الأشخاص الذين يحملون الجراثيم الممرضة (في المجتمعات المحصنة) تظهر عليهم أعراض المرض لأنهم لديهم مناعة ضده". وقد يصاب أيضا الأشخاص الذين تلقوا تطعيمات السعال الديكي والالتهاب الكبدي من النوع ب والنكاف وأحيانا الإنفلونزا بالعدوى، لكن نادرا ما تظهر عليهم أعراض أو مضاعفات المرض. كيف تعمل المناعة التعقيمية خلافا للمناعة الفعالة التي تعتمد على كرات الدم البيضاء مثل الخلايا البائية (بي) والتائية (تي)، والأجسام المضادة، فإن المناعة التعقيمية تعتمد كليا على الأجسام المضادة المعادلة، التي ترتبط بسطح مسببات الأمراض من جراثيم أو فيروسات، في حالة غزو الجسم وتمنعها من دخول الخلايا. وفي حالة فيروس كورونا المستجد، ترتبط الأجسام المضادة المعادلة التي تعرفت على الفيروس بالبروتين السطحي الشائك على سطحه الذي يستخدمه لدخول الخلايا. ولتحقيق المناعة التعقيمية، تحفز اللقاحات إنتاج الأجسام المضادة المعادلة لمهاجمة أي جسيمات فيروسية تدخل الجسم. ما هو نوع الحماية الذي توفره لقاحات كورونا؟ حتى الآن، لم يقيم العلماء فعالية لقاحات كورونا المتوفرة بحسب قدرتها على منع انتقال العدوى، بل كان المعيار الرئيسي في تقييم فعاليتها هو مدى قدرتها على منع ظهور الأعراض. أعلنت إسرائيل عن تطعيم أكثر من نصف مواطنيها بنهاية يناير/كانون الثاني، ولهذا تتجه أنظار العلماء صوب إسرائيل لدراسة مدى تأثير اللقاحات على نقل العدوى وقد أثبتت دراسات بالفعل أن الأجسام المضادة التي ينتجها الجسم بعد الإصابة الطبيعية بمرض كوفيد-19 لا تمنع الإصابة بالعدوى مجددا. فقد خلصت دراسة بريطانية أجريت على العاملين بالرعاية الصحية إلى أن 17 في المئة من الأشخاص الذين كان لديهم أجسام مضادة للفيروس عند بداية الدراسة، أصيبوا بالعدوى للمرة الثانية. ومع أن نحو 66 في المئة من الأشخاص الذين أصيبوا للمرة الثانية بالفيروس لم تظهر عليهم أعراض، إلا أنهم من المحتمل أن ينقلوا العدوى للآخرين. لكن ثمة أدلة مبكرة تشير إلى أن بعض اللقاحات قد تكون قادرة على الحد من نقل العدوى بطرق عديدة، منها تقليل عدد الجزيئات الفيروسية في الجسم. وتقول نيل: "يفترض البعض أن اللقاحات ما دامت تمنع ظهور أعراض المرض، فإن عدد الفيروسات في الجسم سيكون أقل من المعتاد، ومن ثم ستقل احتمالات نقل العدوى، لكن هذا مجرد افتراض". ويجري الآن العلماء دراسات عن مدى تأثير اللقاحات على معدلات الإصابات في المناطق التي تلقت نسبة كبيرة من السكان فيها لقاحات كورونا. ففي دور الرعاية في بريطانيا، التي يحظى نزلاؤها بالأولوية في التطعيم، قد تتوقع أن تقل معدلات الإصابة بالمرض إذا كانت التطعيمات فعالة في منع انتقال العدوى. لكن نيل تنبه إلى أنه قد يكون من الصعب التمييز بين تأثير الحجر الصحي والتطعيم، فهل انخفضت معدلات الإصابة بسبب الحجر الصحي أم التطعيمات أم بسبب الاثنين معا؟ وسنستعرض فيما يلي المعلومات التي نعرفها حتى الآن عن فعالية اللقاحات المتوفرة حاليا في منع انتقال العدوى. لقاح أوكسفورد- أسترازينيكا خلصت دراسة أجريت على قرود المكاك الريسوسي لاختبار فعالية هذا اللقاح العام الماضي إلى أن لقاح أكسفورد- أسترازينيكا منع ظهور الأعراض الشديدة لمرض كوفيد-19، لكنه لم يحم القرود من الإصابة بالفيروس. وبالرغم من أن القرود التي تلقت اللقاح لم تكن أقل عرضة للإصابة بالعدوى من نظريتها التي لم تتلق اللقاح، إلا أن الباحثين عثروا على جزيئات فيروسية أقل في رئتيها مقارنة بنظريتها التي لم تتلق اللقاح. وخلص الباحثون إلى أن اللقاح قد لا يمنع انتقال العدوى لكنه يقلل كثيرا من حدة أعراض المرض. لكن في المرحلة الثالثة من التجارب السريرية التي أجريت على البشر، تلقى المشاركون جرعتين من لقاح كورونا أو اللقاح الوهمي، الذي كان في هذه الحالة اللقاح المضاد للمكورات السحائية. وجمع الباحثون من المشاركين عينات من الأنف والحلق أسبوعيا لمراقبة مدى فعالية اللقاح في منع العدوى. من الممكن الإصابة بسلالات معينة من البكتيريا التي تسبب التهاب السحايا حتى بعد تلقي اللقاح وتشير النتائج إلى أن اللقاح كان فعالا بنسبة 59 في المئة في منع الإصابة بالعدوى لدى المجموعة التي تلقت نصف جرعة وبعدها جرعة كاملة من اللقاح الحقيقي. وانخفضت هذه النسبة أربعة في المئة لدى المجموعة التي تلقت جرعتين كاملتين. ونشرت نتائج التجارب الأخيرة في الأول من فبراير/شباط، وخلص الباحثون إلى أن اللقاح حال دون إصابة 67 في المئة من المشاركين بالعدوى بعد جرعة واحدة كاملة، وهذا يدل على أنه يقلل احتمالات انتقال العدوى بنسبة كبيرة. لقاح فايزر- بيونتيك لا يمكن الجزم حتى الآن بأن لقاح فايزر-بيونتيك يقي الناس من الإصابة بالفيروس أو يمنع انتشاره. لكن في يناير/كانون الثاني، ذكر المدير التنفيذي لشركة فايزر، ألبرت بورلا، أن الدراسات التي أجريت على الحيوانات تؤكد أن اللقاح فعال بنسبة كبيرة في منع انتقال العدوى. وخلصت دراسة إسرائيلية إلى أن عدد الأجسام المضادة لدى 98 في المئة من أعضاء الفريق الطبي الذين تلقوا جرعتين من اللقاح كانت أعلى منها لدى الأشخاص الذين تعافوا من كوفيد-19. وتوقع رئيس الفريق أن هذه الاستجابة المناعية القوية قد تقي الناس من الإصابة بالفيروس أو نقل العدوى. وأشارت وزارة الصحة الإسرائيلية مؤخرا إلى أنه من أصل 715,425 شخصا تلقوا لقاح كورونا، تأكدت إصابة 317 شخصا فقط بالفيروس. وليس من المستبعد بالطبع أن تكون هذه النتيجة بسبب تأثير الحجر الصحي وليس اللقاح فحسب. لكن معدل الإصابة إجمالا، الذي يقدر بنسبة 0.04 في المئة، أقل بمراحل بالمقارنة بمناطق أخرى مثل إنجلترا، حيث قدر معدل الإصابة بالفيروس بنسبة 1.87 في المئة في يناير/كانون الأول الماضي. حتى الآن لم يقيم العلماء فعالية اللقاح المضاد لفيروس كورونا بناء على قدرته على منع انتقال العدوى وخلصت دراسة أخرى أجرتها هيئة الرعاية الصحية "مكابي" بإسرائيل إلى أنه من أصل 163 ألف شخص تلقوا جرعتين من اللقاح، أصيب 31 شخصا فقط بالفيروس. لقاح موديرنا مع أن الباحثين في تجارب لقاح موديرنا لم يركزوا على قدرة اللقاح على منع انتقال العدوى، إلا أن النتائج الأولية تشير إلى أن 14 مشاركا فقط تأكدت إصابتهم بكورونا بعد تلقي الجرعة الأولى من اللقاح، مقارنة ب38 شخصا من المشاركين في المجموعة التي تلقت لقاحا وهميا. وهذا يدل على أن اللقاح قد يمنع ثلثي حالات الإصابة بالعدوى غير المصحوبة بأعراض بعد جرعة واحدة. لقاح نوفافاكس بالرغم من أن اللقاح لم يجز بعد في أي مكان في العالم، ولم يثبت أنه يمنع الإصابة أو انتقال العدوى بين البشر، إلا أنه في نوفمبر/تشرين الثاني، ظهرت بعض النتائج المبشرة. إذ كشفت الشركة المطورة للقاح أنه نجح في منع انتشار الفيروس بنسبة 100 في المئة في الدراسات التي أجريت على قرود المكاك الريسوسي، بعد أن تلقت جرعة كافية من اللقاح. وهذا يعني أن لقاح نوفافاكس يعد واحدا من لقاحات قليلة حتى الآن تمنع الإصابة بالعدوى غير المصحوبة بأعراض بين الرئيسيات. وهذه النتائج مبشرة بسبب تشابه وظائف الجهاز التنفسي بين هذا النوع من القرود وبين البشر. مناعة جماعية غير مكتملة ستؤثر مدى فعالية اللقاحات في منع انتقال العدوى، على أمور عديدة، ليس فقط مدى استمرار تطبيق قواعد التباعد الاجتماعي، بل أيضا تحقيق المناعة الجماعية (مناعة القطيع). ويقول مايكل هيد، الزميل الباحث في الصحة العالمية بجامعة ساوثهامبتون: "إذا لم يمنع اللقاح انتقال العدوى بنسبة مئة في المئة، سيرتفع الحد الأدنى من الأشخاص المطلوب تطعيمهم لتحقيق المناعة الجماعية والقضاء على المرض". يتوقع العلماء أن يقل عدد حالات الإصابة المؤكدة بفيروس كورونا في دور الرعاية كلما زاد عدد الأشخاص الذين يتلقون اللقاح وتعرف المناعة الجماعية بأنها الحماية غير المباشرة التي يكتسبها سكان مجتمع ما من الأمراض المعدية عندما يكون عدد كاف من أفراده محصنين من المرض. ويعتمد الحد الأدنى من الأشخاص المطلوب تطعيمهم لتحقيق مناعة قطيع على عوامل عديدة، منها معدل تكاثر الفيروس، بمعنى عدد الحالات الجديدة التي يمكن لحالة مصابة واحدة نقل العدوى إليها. ويتفاوت هذا المعدل من مجتمع لآخر بحسب المنطقة الجغرافية التي تعيش فيها والقواعد المفروضة للحد من انتشار الفيروس، مثل الحجر الصحي. ولهذا لن يتمكن العلماء من وضع حد أدنى معين لتحقيق مناعة القطيع. لكن دراسة أشارت إلى أن تحقيق المناعة الجماعية في أحد المجتمعات سيتطلب تطعيم ما يتراوح بين 60 و72 في المئة من السكان، إذا كان اللقاح فعالا بنسبة 100 في المئة في منع انتقال العدوى، أو ما يتراوح بين 75 و90 في المئة من السكان إذا كان اللقاح فعالا بنسبة 80 في المئة في منع انتقال العدوى. لكن بعض العلماء لا يتوقعون القضاء على الفيروس تماما. بل إن الهدف الآن هو تقليل معدل انتقال العدوى إلى أدنى حد. ويقول هيد: "قد نشهد موجات تفشي لكوفيد-19 حتى بعد توزيع اللقاحات، لكنها ستكون في مناطق محددة ولن تنتشر عالميا". ويرى بعض العلماء أن التركيز على منع انتقال العدوى مجرد إهدار للوقت والجهد. ويبررون ذلك بالقول إنه حتى لو كان الشخص قادرا على نشر الفيروس، فبمجرد حصول نسبة كبيرة من السكان على اللقاح، سيكون معظم الناس محصنين من المرض. غير أن مسألة منع انتقال العدوى قد تمثل أهمية كبيرة للأشخاص الذين لا يمكنهم الحصول على اللقاح، كالحوامل والصغار أو المرضى. ولهذا حتى نتوصل إلى إجابة شافية، ربما يجدر بنا أن نضع في الاعتبار قصة الصبي الذي نشر عدوى النكاف في الولايات المتحدة، ونتظاهر بأننا لم نحصل على اللقاح. يمكنك قراءة الموضوع الأصلي على BBC Future
https://www.bbc.com/amharic/47454968
https://www.bbc.com/arabic/business-47456358
የአለም ባንክ አዲስ ባወጣው "ሴቶች፣ ቢዝነስ እና ህግ" በተባለ መግለጫው ላይ የሴቶችና የወንዶችን የኢኮኖሚ እኩልነት ሙሉ ለሙሉ መፍጠር የቻሉት ከ187 ሃገራት ስድስት ብቻ ናቸው ብሏል። በዋሽንግተን መቀመጫውን ያደረገው ተቋም የ10 ዓመታት ገንዘብ ነክና ህጋዊ የሆኑ በሴቶችና ወንዶች መካከል እኩልነት እንዳይሰፍን የሚያደርጉ እንደ በነጻነት የመንቀሳቀስ፣ እናትነት፣ የቤት ውስጥ ጥቃትና ንብረት አስተዳደርን የመሳሰሉ መረጃዎችን ተመልክቷል። • ታዋቂ ኢትዮጵያዊያን አርቲስቶች ለመዋብ ምን ያህል ይከፍላሉ? • ሴቶች 'ፌሚኒስት' መባልን ለምን ይጠላሉ? በአለም ባንክ መስፈርት መሰረት በእነዚህ መስኮች ላይ የሁለቱን ፆታዎች እኩልነት ሙሉ በሙሉ ማስፈን የቻሉት ስድስት ሃገራት ቤልጂየም፣ ዴንማርክ፣ ፈረንሳይ፣ ላቲቪያ፣ ሉክዘምበርግና ስዊድን ናቸው። በዓለም አቀፍ ደረጃ ሴቶች በአማካይ 75 በመቶ የሚሆነውን ለወንዶች የተሰጠ ተመሳሳይ መብት እንደሚጠቀሙ መረጃው ያሳያል። ከቦታ ቦታ ያለው ያለ ልዩነት አማካይ ውጤቱ እንደየቦታው ይለያያል። ለምሳሌ በአውሮፓና መካከለኛው እስያ 84 በመቶ ሲሆን በመካከለኛው ምስራቅ እና ሰሜን አፍሪካ ደግሞ ወደ 47̄ በመቶ ዝቅ ይላል። • በአለም ላይ በየቀኑ 137 ሴቶች በህይወት አጋሮቻቸውና በቤተሰቦቻቸው ይገደላሉ አሜሪካ 83.75 በመቶ የሚሆን ውጤት ቢኖራትም ከመጀመሪያዎቹ 50 ሀገራት ውስጥ መካተት አልቻለችም። ህጎቿ የሴቶችን መብት በጣም የሚገታው ሳዑዲ አረቢያ ደግሞ 25.6 በመቶ በሆነ ውጤት የዝርዝሩ መጨረሻ ደረጃን ይዛለች። የመጀመሪያ ስራዋን ከጀመረች አንዲት የ25 ዓመት ወጣት ወይም ስራዋን እየሰራች ልጆቿን ለማሳደግ ጥረት ከምታደርገው እናት እስከ ጡረታ መውጫዋ የደረሰባትን ሴትን ውሳኔ ታሳቢነት አድርጎ የተሰራው ጥናት ሴቶች የሚወስዷቸው ውሳኔዎች እንዴት በህግ ተፅዕኖ ስር እንደሆኑ ተመልክቷል። " በማለት ክሪሰታሊና ጂኦርጂቫ የአለም ባንክ ጊዜያዊ ፕሬዚዳንት ተናግራለች። "ብዙ ህግና ደንቦች ሴቶች የስራ መስኩን እንዳይቀላቀሉ ወይም የራሳቸውን ቢዝነስ እንዳይጀምሩ ይከለክሏቸዋል። ይህ ሴቶችን በኢኮኖሚ የማግለል ሂደት በኢኮኖሚው ውስጥ የመሳተፍ እና የስራ ሃይሉን መቀላቀል ላይ ዘላቂ የሆነ ጠባሳ ያስከትላል።" መግለጫው በአንዳንድ ሃገራት የተወሰደውንም አበረታች ውሳኔ አካቷል። የአለም ባንክ ባለፉት 10 ዓመታት 131 ሃገራት 274 የፆታ እኩልነትን የሚያሰፍኑ ህግና ደንቦችን ማፅደቃቸውን ገልጿል። • ለሴቶች የተከለከለ ተራራን የወጣችው የመጀመሪያ ሴት ሴቶችን በስራ ቦታ መጠበቅ እነዚህ ለውጦች በ35 ሀገራት የሚገኙ ሴቶችን በስራ ቦታ ከሚደርሱ ጾታዊ ጥቃቶች መከላከል ያስቻሉ ሲሆን የዛሬ አስር ዓመት ከነበረው 2 ቢሊዮን ተጨማሪ ሴቶችን መከላከል ተችሏል። ከሰሃራ በታች ያሉ ሃገራት ባለፉት 10 ዓመታት ብዙ የፆታ እኩልነትን የሚያሰፍኑ የህግ ለውጦችን ያደረጉ ሃገራት ናቸው። የወርልድ ባንክ ዘገባ የሴቶችን ሙሉ የስራ ህይወት ያጠና ሲሆን ስራ ከመፈለግ ጀምሮ፤ ቢዝነስ ማቋቋምን እና ጡረታ የማግኘት እድላቸውን አካቷል። በአለም አቀፍ ደረጃ 33 ሃገራት አባቶች ልጅ ሲወልዱ የስራ ፈቃድ እንዲወስዱ የሚፈቅድ ህግ እና 47 የሚሆኑት ደግሞ በቤት ውስጥ ሴቶች ላይ የሚደርስ ጥቃት ላይ ጠበቅ ያለ ህግ አፅድቀዋል። • የሴት ልጅ ግርዛት ምንድነው? የት እና ለምን ይፈጸማል? "የፆታ እኩልነትን ለማስፈን ህግ እና ደንቦችን ብቻ ማፅደቅ እና መቀየር በቂ እንዳልሆነ እናውቃለን። ህጎቹ መተግበር አለባቸው። ይህ እንዲሆን ደግሞ የመሪዎች ድጋፍ፣ የሁለቱም ፆታዎች ንቁ ተሳትፎ እና ለረጅም ጊዜ ተይዘው የቆዩ ባህላዊ አመለካከቶችን መቀየር ያስፈልጋል።" ብላለች ክርስታሊና ጂኦርጂቫ። በመጨረሻም ''መረጃው እንደሚያሳየው ህጎች ሴቶችን የሚያጠናክሩ እንጂ ማሳካት ከምንችላቸው ነገሮች ወደ ኋላ የሚጎትቱን መሆን እንደሌለባቸው ነው።" ብላለች።
يقول البنك الدولي إن 6 دول فقط، من بين 187 دولة، تعطي النساء حقوقا اقتصادية مساوية للرجال ويقول البنك الدولي إن "التكافؤ التام" يحدث فقط في ست دول، من بين 187 دولة، شملها تقرير أصدره البنك حديثا، بعنوان "المرأة والأعمال والقانون". ودرست المؤسسة الدولية، ومقرها واشنطن، بيانات 10 سنوات، فيما يتعلق بعدم المساواة القانونية والاقتصادية، وعوامل أخرى مثل حرية التنقل والأمومة، والعنف المنزلي، والحق في إدارة الأصول وغيرها. وأفادت الدراسة بأن بلجيكا، والدنمارك، وفرنسا، ولاتفيا، ولوكسمبورغ، والسويد فقط هي الدول التي اعتبرها البنك الدولي تطبق المساواة التامة بين الرجال والنساء، في هذه المجالات. وعلى مستوى العالم، تتمتع النساء بـ 75 في المئة فقط من نفس الحقوق، مقارنة بالرجال. اختلافات إقليمية ويختلف مستوى التفاوت بين الجنسين بشكل واضح، حسب المناطق في العالم، حيث تتمتع النساء بنحو 84.7 في المئة من الحقوق، مقارنة بالرجال في أوروبا ووسط آسيا، لكن الرقم ينخفض إلى 47.3، في الشرق الأوسط وشمال أفريقيا. لاتفيا من بين الدول التي تحقق المساواة التامة، بين الجنسين في الحقوق الاقتصادية ولا تصل الولايات المتحدة إلى مستوى يجعلها من بين أفضل 50 دولة في العالمفي هذا المجال، إذ تصل نسبة المساواة فيها 83.75 في المئة. بينما تذيلت السعودية، التي تكبح تشريعاتها بشكل واضح حقوق النساء، قائمة الدول التي شملتها الدراسة، وسجلت 25.6 في المئة. وقالت كريستالينا جورجيفا، رئيس البنك الدولي المؤقت، في بيان: "بداية من امرأة شابة، تبلغ من العمر 25 عاما، وتحصل على أول وظيفة لها في حياتها، أو أم توازن بين عملها ورعاية أبنائها، إلى امرأة على وشك التقاعد، يستكشف المؤشر كيف تتأثر القرارات الاقتصادية التي تتخذها النساء بالقوانين". تذيلت السعودية قائمة الدول، من حيث المساواة بين الجنسين في الحقوق الاقتصادية وأضافت: "الكثير من القوانين واللوائح تستمر في منع النساء من دخول سوق العمل، أو بدء عمل تجاري، وهذا تمييز يمكن أن يكون له آثار دائمة تنعكس على الإدماج الاقتصادي للمرأة، ومشاركتها في سوق العمل". لكن التقرير يبرز أيضا بعض الخطوات الإيجابية التي اتخذت من جانب بعض الدول. يقول التقرير إنه على مدار العقد الماضي أدخلت 131 دولة 174 تعديلا على التشريعات واللوائح من شأنها تعزيز المساواة بين الجنسين. حماية المرأة في أماكن العمل ويضيف التقرير: "هذه التعديلات شملت 35 دولة سنت قوانين تحمي المرأة من التحرش الجنسي في أماكن العمل، مما يحمي نحو ملياري امرأة أكثر، مقارنة بالعقد الماضي". أما منطقة أفريقيا جنوب الصحراء، حيث تقع مجموعة من أفقر دول العالم، فقد سجلت أغلب التشريعات الجديدة أو المعدلة التي تعزز المساواة بين الجنسين، خلال العقد الماضي. عشرات الدول عبر مناطق العالم فعَّلت إجازة الأبوة، خلال العقد الماضي وحلل تقرير البنك لدولي مؤشرات، تشمل كل الحياة العملية للنساء، بدءا من السعي للحصول على عمل، إلى إدارة مشروع تجاري، والحصول على معاش تقاعدي. ويبرز التقرير حقيقة أن 33 دولة، عبر كل مناطق العالم، فعَّلت إجازة الأبوة، و47 دولة أقرت تشريعات، بشأن العنف المنزلي. وتقول كريستالينا جورجيفا: "نعلم أن تحقيق المساواة بين الجنسين يتطلب ما هو أكثر من تعديل القوانين. القوانين بحاجة إلى تطبيقها بشكل هادف، وهذا يتطلب إرادة سياسية راسخة، وقيادة من النساء والرجال عبر المجتمعات، وتغيير المواقف والأعراف الثقافية المتجذرة". "في نهاية المطاف، تظهر البيانات أن القوانين يمكن أن تكون أدوات لتمكين المرأة، بدلا من أن تكبحنا عن تحقيق طموحاتنا".
https://www.bbc.com/amharic/news-55033395
https://www.bbc.com/arabic/world-55034577
ዳኛ ማቲው ብራን የምርጫ ድምፅ ቆጠራው የተዛባ ነበር ተብሎ የቀረበው ክስ 'ጭብጥ አልባ' በማለት ውድቅ አድርገውታል። ይህ ማለት በሚቀጥለው ሳምንት የፔኒሲልቫኒያ ግዛት የጆ ባይደንን አሸናፊነት ውድቅ ያደርጋል ማለት ነው። ባይደን በግዛቲቱ ዶናልድ ትራምፕን በ80 ሺህ ድምፆች እየመሩ ይገኛሉ። ዶናልድ ትራምፕ በአውሮፓውያኑ ኅዳር 3 የተደረገውን ምርጫ ውጤት አልቀበልም በማለት ክስ ቢመሠርቱም በበርካታ ግዛቶች ድል እየቀናቸው አይደለም። ፕሬዝደንቱ በፖስታ የተላኩ ድምፆች መቆጠር የበላቸውም፤ የተጨብረበሩ ናቸው ሲሉ ማስረጃ አልባ ክስ በማሰማት ላይ ይገኛሉ። ለወትሮው የአሜሪካ ፕሬዝደንቶች ከምርጫው ጥቂት ቀናት በኋላ ውጤት አምነው የሚቀበሉ ቢሆንም ትራምፕ ግን እስካሁን አሻፈረኝ ብለዋል። ጆ ባይደን ትራምፕን 306 ለ232 በሆነ ኢሌክቶራል ኮሌጅ ድምፅ እየመሩ ይገኛሉ። በአሜሪካ ምርጫ ሕግ መሠረት የማሸነፊያው ድምፅ 270 ነው። የትራምፕ ጠበቆች በተለይ ግዙፍ የሚባሉ ግዛቶች የጆ ባይደንን አሸናፊነት እንዳያውጁ በመጎትጎት ላይ ናቸው። ግዛቶች የጆ ባይደንን አሸናፊነት አወጁ ማለት ዶናልድ ትራምፕ ኦፊሴላዊ በሆነ መንገድ አበቃላቸው ማለት ነው። ከወሳኝ ግዛቶች አንዷ የሆነችው ፔኒሲልቫኒያ ዳኛ የሆኑት ብራን የትራምፕ ምርጫ ቅስቀሳ ቡድን ሰባት ሚሊዮን የሚጠጉ ድምፆችን ሕጋዊ ያልሆኑ ለማድረግ ጥረት አድርገዋል ብለዋል። 'ፍርድ ቤት የቀረበለት ክስ ጭብጥ አልባ እና ማስረጃ የሌለው ወቀሳ ነው' ሲሉ ነው ዳኛው ጉዳዩን ውድቅ ያደረጉት። የትራምፕ ጠበቆች ነጋ ጠባ ሳንል ይግባኝ እንጠይቃለን ብለዋል። እስካሁን ድረስ ጥቂት የሪፐብሊካን ፓርቲ አባላት ናቸው ፕሬዝደንቱ የምርጫውን ውጤት እንዲቀበሉ በይፋ የወተወቱት። ጆርጂያ በተባለችው ግዛት ድምፅ ድጋሚ ይቆጠር ብለው ያመለከቱት ትራምፕ ቅሬታቸው ተሰምቶ ድምፅ ድጋሚ ቢቆጠርላቸውም ተሸናፊ ከመሆን አላዳናቸውም። ፕሬዝደንቱ ለሶስተኛ ጊዜ ድምፅ ድጋሚ ይቆጠር ሲሉ በጠበቆቻቸው አማካይነት አመልክተዋል። በሌላኛዋ ወሳኝ ግዛት ሚሺጋን የጆ ባይደን ማሸነፍ በይፋ ከመታወጁ በፊት ሁለት ሳምንት ያስፈልጋል ቢባልም የግዛቲቱ አስተዳዳሪዎች ይህ ሕገ ወጥ ነው ብለዋል። በዊስኮንሲን ደግሞ የትራምፕ ምርጫ ቡድን ታዛቢዎች ድጋሚ ቆጠራው እንዲዘገይ ጥረት እያደረጉ ነው ሲሉ የምርጫ አስተባባሪዎች ከሰዋል። ግዛቶች የአሸናፊዎችን ውጤት ይፋ የሚያደርጉበት ቀነ ገደብ እየቀረበ ነው። በአሜሪካ ምርጫ አሸናፊዎችን ይፋ የሚያደርጉት ግዛቶች ሲሆኑ ይህ ተደምሮ በሃገር ደረጃ ውጤቱ ይፋ የሚሆነው።
ترامب لا يزال يرفض التسليم بخسارته للانتخابات وقال القاضي ماثيو بران إن الدعوى، التي تستند إلى مزاعم بحدوث مخالفات، "ليس لها أساس قانوني". وتمهد هذه الخطوة الطريق أمام مصادقة بنسلفانيا على فوز بايدن الأسبوع المقبل- حيث يتقدم بفارق أكثر من 80 ألف صوت. وهذه أحدث ضربة يتلقاها دونالد ترامب، الذي يحاول قلب خسارته في الانتخابات الرئاسية التي أجريت في 3 نوفمبر/ تشرين ثاني إلى فوز. فقد رفض التسليم بالخسارة وزعم بحدوث تزوير واسع النطاق في الانتخابات دون أن يقدم دليلاً على ذلك. مواضيع قد تهمك نهاية إن غياب التنازل من جانب ترامب قد أعاق العملية التي تلي عادة الانتخابات الأمريكية. ومن المتوقع أن يتغلب بايدن على ترامب بواقع 306 أصوات مقابل 232 صوتاً لترامب من أصوات المجمع الانتخابي الذي يقرر من سيكون الرئيس، وهو أعلى بكثير من الـ 270 صوتاً التي يحتاجها للفوز. وقد خسرت حملة ترامب سلسلة من القضايا التي تشكك في النتائج التي صدرت عن الانتخابات، وتركز جهودها الأخيرة على منع الولايات المتأرجحة التي منحت بايدن الفوز من المصادقة على النتائج- وهي خطوة ضرورية لكي يتم إعلان بايدن الفائز في الانتخابات رسمياً. قاضي بنسلفانيا يصدر حكماً لاذعاً كتب القاضي بران في قراره أن حملة ترامب حاولت "حرمان قرابة سبعة ملايين ناخب من حقهم في التصويت". وقال إن محكمته "قُدمت لها حجج قانونية مصطنعة بدون أساس قانوني واتهامات ظنية". وكتب القاضي يقول: "في الولايات المتحدة الأمريكية، هذا لا يمكنه تبرير حرمان ناخب واحد من حقه في التصويت، فما بالك بحرمان جميع الناخبين في سادس أكبر ولاية من حيث عدد السكان؟". وذهبت حملة ترامب إلى القول في حججها إن الولاية انتهكت الضمان بالحماية المتساوية في ظل القانون المكفول في الدستور الأمريكي، حيث أن بعض المقاطعات التي يديرها ديمقراطيون سمحت للناخبين بإصلاح الأخطاء على أوراق اقتراعهم بينما لم تسمح بذلك المقاطعات التي يديرها جمهوريون. لكن القاضي بران رفض هذا الادعاء في حيثيات قراره قائلاً إنه "مثل وحش فرانكشتاين" الذي تم "تخييط قطعه معاً بصورة عشوائية". وقال حتى لو كان ذلك الادعاء الأساس لقضية، فإن الحل الخاص بحملة ترامب يكون قد تمادى كثيراً. ودعا عدد قليل من الجمهوريين الرئيس إلى التسليم بالنتائج، لكن في أعقاب الحكم الذي أصدره القاضي قال بات تومي، السيناتور الجمهوري عن ولاية بنسلفانيا، إن ترامب قد استنفد كافة الخيارات القانونية في الولاية وحثه على قبول النتيجة. أما رودي جولياني المحامي الشخصي للرئيس ترامب، فقد قال في بيان له إنه سيستأنف القرار: "يبدو أن قرار اليوم يساعدنا في استراتيجيتنا في الوصول بسرعة إلى المحكمة العليا الأمريكية". أنصار ترامب ينظمون مسيرة احتجاجية امام مبنى الولاية في جورجيا التي طالبت فيها حملة ترامب بإعادة فرز الأصوات من جديد ما هو الوضع في الولايات الأخرى التي تعتبر ساحات معارك قضائية؟ دعت حملة ترامب يوم السبت أيضاً إلى إجراء عملية إعادة فرز أخرى في جورجيا، بعد يوم واحد فقط من تأكيد عملية إعادة فرز يدوية فوز بايدن بالولاية. وقالت الحملة إن العملية "يجب أن تتضمن مطابقة التوقيع والضمانات الأخرى المهمة". وفي ولاية متأرجحة أخرى فاز بها بايدن، هي ولاية ميشيغان، كتب المسؤولون الجمهوريون إلى المجلس الانتخابي للولاية، طالبين تأجيل جلسة التصديق على نتائج الانتخابات لمدة أسبوعين. ودعوا إلى مراجعة الانتخابات الرئاسية في أكبر مقاطعة، والتي تضم ديترويت، بعد أن طعن معسكر ترامب بالنتائج فيها. لكن سرعان ما اعترض مجلس ولاية ميشيغان على الأمر، قائلا إنّ التأخير والتدقيق غير مسموح بهما بموجب القانون. وفي ويسكونسن، اتهم مسؤولو الانتخابات أنصار ترامب بإعاقة عملية إعادة فرز الأصوات في الولاية. وقالوا إن المراقبين التابعين لحملة ترامب كانوا في بعض الحالات يعترضون على كل ورقة اقتراع متعمدين إبطاء سير العملية. فإذا لم تكتمل عملية إعادة فرز الأصوات بحلول الأول من ديسمبر/ كانون اول- وهو الموعد النهائي لكي تصادق ويسكونسن على النتائج- فإن الطريق سيكون مفتوحاً أمام معسكر ترامب لمتابعة الدعوى القضائية. يذكر أن بايدن متقدم على ترامب في الولاية بفارق يزيد عن 20 ألف صوت. مراقبو الانتخابات يناقشون بعض الإجراءات التي تسبق عملية إعادة فرز الأصوات في مقاطعة ميلووكي في ويسكونسن لماذا يعتبر التصديق على الانتخابات مهماً؟ عندما يصوت الأمريكيون في انتخابات رئاسية، فإنهم في الواقع يصوتون في منافسة ضمن ولاياتهم، وليس على الصعيد الوطني. إنهم يصوتون لناخبي الولاية الذين سيدلي كل واحد منهم بصوت واحد للرئيس. وعادةً ما يتبع هؤلاء الناخبون إرادة الناخبين - في ميشيغان، على سبيل المثال، يجب عليهم جميعاً التصويت لجو بايدن لأنه فاز بالتصويت الشعبي في الولاية. وتحصل الولايات على عدد متفاوت من الأصوات، يعادل عدد ممثليها في الكونغرس الأمريكي - أي في مجلسي النواب والشيوخ.
https://www.bbc.com/amharic/news-50709579
https://www.bbc.com/arabic/middleeast-50708838
በሳዑዲ በምግብ ቤቶች ሴቶችና ወንዶች አንድ በር እንዳይጠቀሙ በሚያግደው ሕግ ምክንያት ወንዶችና ሴቶች በማክዶናልድ ለየብቻቸው ሲገበያዩ ከዚህ በፊት በምግብ ቤቶች ውስጥ ለሴቶችና ለቤተሰቦች አንድ በር፣ ለወንዶች ደግሞ ለብቻቸው ሌላ በር ማዘጋጀት የግድ ነበር። ይህ ዕገዳ በበርካታ ምግብ ቤቶች፣ ካፌዎች፣ እንዲሁም ሌሎች የሕዝብ መሰብሰቢያ ሥፍራዎች ከአሁን በኋላ ተግባራዊ አይሆንም ተብሏል። • «ካሾግጂ ወዲያው ነበር የታነቀው» ቱርክ • የሳዑዲ ሴቶች መሪ ጨበጡ በሳዑዲ አረቢያ የተለያዩ ለውጦች እየተካሄዱ ቢሆንም የተቃውሞ ድምጻቸውን የሚያሰሙ ዜጎችንም ማፈኑን ቀጥሏል ብለው የሞሞግቱ የመብት ተሟጋቾች አሉ። በዚህ ዓመት መጀመሪያ ላይ የሳዑዲ ሴት ያለ ወንድ ፈቃድ ወይም አጃቢነት ከሀገር ውጪ መሄድ እንደምትችል ንጉሡ ባስተላለፉት ትዕዛዝ አስታውቀው ነበር። እ.ኤ.አ. በ2018 ደግሞ በሴት አሽከርካሪዎች ላይ ለአስርታት ተጥሎ የነበረው የማሽከርከር እገዳ መነሳቱ ይታወሳል። አሁንም ግን የመብት ተሟጋቾች በርካታ ሴት አግላይ የሆኑ ሕጎች እንዳሉ መሆናቸውን በማንሳት የተቃውሞ ድምጻቸውን ያሰማሉ። መንግሥት ይህንን ለውጥ እያካሄደ ባለበት ወቅት እንኳ በርካታ የሴት መብት ተሟጋቾች በእስር ላይ እንደሚገኙ አክለው ተናግረዋል። እሁድ እለት የሳዑዲ ከተሞች ሚኒስትር ምግብ ቤቶች በጾታ የተለየ መግቢያ በሮችን መጠቀም እንደማይገባቸው ተናግረዋል። ይህን ውሳኔ የንግድ ተቋማቱ ራሳቸው እንዲወስኑ ተትቷል ሲሉም አክለዋል። • ፈጣን ለውጥና ጭቆና በሳኡዲ አረቢያ • ሳዑዲ ሴቶች እንዳያሽከረክሩ ጥላ የነበረችውን እገዳ ልታነሳ ነው መሐመድ ቢን ሳልማን በ 2017 የልዑሉነቱን ዘውድ ከደፉ በኋላ እጅግ ወግ አጥባቂ የሆነውን የሳዑዲ አረቢያ ማህበረሰብ ክፍት ለማድረግ የተለያዩ እርምጃዎች እየወሰዱ ናቸው። እያደረጉ ያሉት ለውጥ ከበርካታ የዓለም አቀፍ ማህበረሰብ አድናቆትን ቢያገኝም አሁንም ግን ጭቆና እንዳለ የሚገልፁ አልጠፉም። እ.ኤ.አ. በ2018 ቱርክ በሚገኘው የሳዑዲ ኢምባሲ ውስጥ የተገደለው ጋዜጠኛ ጃማል ኻሾግጂ ጉዳይ የዓለም አቀፍ መንግሥታት በአንድነት ያወገዙት ተግባር ሆኖ ይጠቀሳል። ጃማል ኻሾግጂ የሳዑዲ መንግሥትን የሚተቹ ጽሑፎችን በመጻፍ ይታወቅ ነበር።
مقهى في السعودية فقد أعلنت وزارة الشؤون البلدية والقروية السعودية على تويتر أنه لم يعد أمرا إلزاميا على المطاعم أن يكون لها مدخل للأسر والنساء وآخر للرجال بمفردهم. وخفت قيود حظر الاختلاط بالفعل في الفترة الأخيرة، حيث لم تعد الكثير من المطاعم والمقاهي تطبق الفصل بين الجنسين بصرامة. وعلى مدى عقود كان الرجال والنساء الذين لا توجد بينهم صلة قرابة ممنوعين من الاختلاط وفقا لقواعد صارمة كانت تشرف على تطبيقها هيئة الأمر بالمعروف والنهي عن المنكر. لكن ولي العهد محمد بن سلمان كبح جماح الهيئة، وأمر باعتقال العديد من منتقديه، وخفف من القيود الاجتماعية المفروضة في المملكة، حيث سمح للنساء بقيادة السيارات وسمح بالعديد من صور الترفيه العامة التي كانت محظورة. مواضيع قد تهمك نهاية وقل الفصل بين الرجال والنساء تدريجيا خلال العام الماضي. ولم يحدد متحدث باسم الوزارة ما إذا كان الفصل في مناطق الجلوس والموائد داخل المطاعم سيستمر أم لا، حسب وكالة رويترز وأضاف المتحدث أن القرار الجديد ليس إلزاميا، أي أنه إذا قررت الجهة المالكة للمطعم أو المقهى أن تستمر بالعمل في وجود مداخل منفصلة، يحق لها ذلك. ولم يصدر إعلان رسمي بشأن المنشآت العامة مثل المدارس والمستشفيات، التي يعتقد أن الفصل سيستمر فيها في الوقت الراهن. وفي الآونة الأخيرة خففت السعودية أيضا من قوانين وصاية الرجل على المرأة وقوانين الولاية، والتي تتطلب موافقة ولي الأمر على الكثير من الشؤون الرئيسية في حياة المرأة. وصاحب التحول في المملكة حملة على معارضين شهدت اعتقال عشرات من رجال الدين والمفكرين والنشطاء، ومن بينهم ناشطات في مجال حقوق المرأة. كما أثار الانفتاح الاجتماعي الذي تشهده السعودية مخاوف من ردة فعل من المحافظين، ولكن حتى الآن لم يحدث ذلك. وتضررت صورة ولي العهد السعودي دوليا إثر قتل الصحفي جمال خاشقجي، داخل مقر قنصلية بلاده في إسطنبول.
https://www.bbc.com/amharic/news-41924883
https://www.bbc.com/arabic/middleeast-41914477
ማርክ ሎወኮክ በሳውዲ የሚመራው ጥምር ኃይል የእርዳታ ቁሶች ወደ የመን እንዲገቡ መተባበር አለበት ብለዋል። ባለፈው ሰኞ የሁቲ አማጺያን ወደ ሳዑዲ ሚሳዬል ከተኮሱ በኋላ ጥምር ኃይሉ ወደ የመን የሚደረጉ የአየር፣ የየብስ እና የምድር መጓጓዣ ዘዴዎችን በሙሉ ዝግ አድርጓል። ሳውዲ አረቢያ ወደ የመን የሚደረጉ የመጓጓዣ ዘዴዎችን በሙሉ ዝግ ማድረጉ ያስፈለገው ኢራን የመን ውስጥ ለሚገኙ የሁቲ አማጺያን የጦር መሳሪያ ድጋፍ እንዳታደርግ ነው ብላለች። እአአ ከ2015 ጀርምሮ የሳውዲ መራሽ ኃይልን ስትዋጋ የቆየችው ኢራን፤ ለአማጺያኑ ምንም አይነት ድጋፍ አለደረኩም ትላለች። በሳምንቱ መጀመሪያ ላይ የተባበሩት ምንግሥታት እና የቀይ መስቀል ማህበር በየመን አስቸኳይ የምግብ እርዳታ ለሚሹ ሚሊዮኖች እርዳታ ማቅረብ አለመቻሉን ተናግረዋል። በጦርነት እየታመሰች ያለቸው የመን የዜጎቿን ፍላጎት የምታሟለው ሁሉንም አይነት ሸቀጦች ከውጪ ሃገር በማስገባት አው። አሁን ላይ ግን ምግብም ሆነ፣ ነዳጅ አልያም መድሃኒት ወደ ሃገሪቱ ማስገባት አልተቻለም።
وحثّ مارك لوكوك، وكيل الأمين العام للأمم المتحدة للشؤون الإنسانية، التحالف الذي تقوده السعودية على رفع الحصار عن البلد الذي مزقه الصراع. وفي يوم الإثنين، أغلق التحالف الذي تقوده السعودية المجال الجوي والمسارات البرية والبحرية المؤدية إلى اليمن بعدما أطلق المسلحون الحوثيون صاروخا باتجاه العاصمة السعودية، الرياض. وقالت السعودية إنها اعترضت الصاروخ الباليستي قرب العاصمة. وقالت السعودية إن الحصار الذي فرضته على اليمن يهدف إلى إيقاف إيران عن إرسال الأسلحة إلى الحوثيين. وتنفي إيران تسليح الحوثيين الذي يقاتلون التحالف السعودي منذ عام 2015. جاءت تصريحات لوكوك بعد جلسه مغلقة، الأربعاء، لإطلاع مجلس الأمن التابع للأمم المتحدة على الوضع باليمن. وقال المسؤول الأمم، للصحفيين: "أوضحتُ للمجلس أنه ما لم تُرفع هذه الإجراءات... ستحدث مجاعة في اليمن." وأضاف محذرا: "ستكون أكبر مجاعة شهدها العالم منذ عقود، وستخلف ملايين الضحايا." وفي وقت مبكر هذا الأسبوع، حذّرت الأمم المتحدة والصليب الأحمر من أن "وضعا كارثيا" يهدد ملايين اليمنيين الذين يعتمدون على المساعدات الإنسانية المنقذة للأرواح. ميناء الحديدة الذي يسيطر عليه الحوثيون يعد نقطة دخول رئيسية لمساعدات الأمم المتحدة وقال الصليب الأحمر إن شحنة له لنقل أقراص الكلور، الضرورية لمكافحة وباء الكوليرا الذي أصاب أكثر من 900 ألف شخص، مُنعت من الدخول. وتقول الأمم المتحدة إن سبعة ملايين يمني على شفا المجاعة. وتعتمد البلاد على الواردات لتوفير جميع احتياجات المدنيين تقريبا للعيش، لكن لا يُسمح الآن بنقل الأغذية والأدوية والوقود. ووفقا لإحصائيات الأمم المتحدة، قُتل ما يربو على 8670 شخصا، 60 في المئة منهم من المدنيين، وأصيب 49 ألفا و960 شخصا في غارات جوية واشتباكات على الأرض منذ تدخل التحالف الذي تقوده السعودية في الحرب الأهلية باليمن في مارس/ آذار عام 2015.
https://www.bbc.com/amharic/news-50542193
https://www.bbc.com/arabic/world-50541182
በምዕራባዊዋ የቻይና ክፍል ዢንጂያንግ የሚገኙት 'ካምፖች' በፈቃዳቸው ለሚቀላቀሉ ዜጎች ትምህርት የሚሰጥበት ነው ስትል ቻይና ታስተባብላለች። ነገር ግን ቢቢሲ ያገኛቸው ኦፊሴላዊ መረጃዎች እሥረኞቹ ተዘግቶባቸው እምነትና አስተሳሰባቸውን እንዲቀይሩ ስቃይ የበዛበት ቅጣት እንደሚደርስባቸው ያሳያሉ። በእንግሊዝ የቻይና አምባሰደር መረጃዎቹን ሃሰተኛ ዜና ሲሉ ያጣጥሏቸዋል። ቢቢሲ ፓናሮማን ጨምሮ ከሌሎች 17 ዓለም አቀፍ ሚድያዎች ጋር የሚሠራው ዓለም አቀፉ የመርማሪ ጋዜጠኞች ኮንሰሪተም ነው መረጃዎቹን ይፋ ያደረገው። አንድ ሚሊዮን ገደማ ቻይናውያን እንደሚኖርባቸው የተጠረጠሩት እኒህ 'ካምፖች' ውስጥ በግዳጅ እንዲኖሩ የሚደረጉት አብዛኛዎቹ የዊገር ሙስሊሞች ናቸው ተብሏል። ኮንሰሪተሙ ያገኘው አንድ ጥብቅ መረጃ የቀድሞው የዢንጂያንግ ክፍለ ግዛት ደህንነት ኃላፊ ለእሥር ቤቱ ኃላፊዎች የፃፉት ደብዳቤ ይገኝበታል። ደብዳቤው ኃላፊዎቹ እሥር ቤቱን በጥብቅ ደህንነት እንዲያስጠብቁት፤ ከረር ያለ ዲስፕሊን እንዲከተሉ፤ ማንም ሊያመልጥ እንዳይሞክርና ከበድ ያለ ቅጣት እንዲጣል የሚያዝ ነው። አልፎም ማንዳሪን የተሰኘው የቻይና ኦፊሴላዊ ቋንቋ ብቸኛው የመግባብያ ቋንቋ እንዲሆን፤ ኑዛዜ እንዲለመድ፤ ተማሪዎች ለውጥ እንዲያመጡ እና ካሜራዎች በሚታዩ ቦታዎች እንዲሰቀሉ የሚሉ ትዕዛዞችን ያዘለ ነው። ሌላው ቀርቶ ተማሪዎች የሚተኙበት አልጋ አቀማመጥ፤ ለምግብ የሚሰለፉበት ሥነ-ሥርዓት፤ ትምህርት ቤት የሚቀመጡበት ሁኔታ አንዳች እንዳይዛነፍ ትዕዛዝ ተላልፏል። ከቻይና መንግሥት ያመለጡት መረጃዎች ተማሪዎቹ አንዲት እንኳ ዲስፐልኢን ጥሰው ቢገኙ ከባድ ቅጣት እንዲመደርስባቸውና የእያንዷንዷ ደቂቃ ሕይወታቸው ክትትል እንደሚደረገበት ያሳያሉ። ተማሪዎች ከእሥር ቤቱ የሚወጡት የምር ለውጥ አምጥተዋል ተብሎ ሲታመንባቸው እንደሆነም ተደርሶበታል። አንደ ሌላ ያመለጠ ዶኪዩመንት ደግሞ የሌላ ሃገር ዜግነት ያላቸው የዊገር ሙስሊሞች ተለይተው እንዲታሠሩና ኑሯቸውን በሌሎች ሃገራት ያደረጉ ደግሞ በመኪና እንዲጋዙ መደረጋቸውን ያትታል። በእንግሊዝ የቻይና አምባሰደር ሊዩ ዢያዎሚንግ እርምጃዎች ስኬታማ መሆናቸውን ለማስረገጥ ባለፉት ሶስት ዓመታት በቻይና አንዳችም የሽብር አደጋ አለመድረሱን ያነሳሉ። የእያንዳንዱ ዜጋዋን የዕለተ'ለት ሕይወት ትሰልላች የምትባለው ቻይና በመብት ተሟጋቾች ዘንድ ከፍተኛ ወቀሳ ይደርሳባታል።
وثائق مسربة: الصين تغسل أدمغة مئات الآلاف من المسلمين في مراكز الاعتقال ولطالما ادعت الحكومة الصينية أن المعسكرات في منطقة شينجيانغ، الواقعة في أقصى شمال غربي البلاد، تقدم التعليم والتدريب الطوعيين. لكن وثائق رسمية، اطلعت عليها بي بي سي، تُظهر كيف يتم حبس السجناء وتلقينهم ومعاقبتهم. ونفى سفير الصين لدى بريطانيا صحة الوثائق، ووصفها بأنها أخبار مزيفة. وتم تسريب الوثائق إلى الاتحاد الدولي للصحفيين الاستقصائيين، الذي عمل مع 17 شريكا إعلاميا، بما في ذلك بي بي سي وصحيفة الغارديان في بريطانيا. مواضيع قد تهمك نهاية ووجد التحقيق أدلة جديدة تقوض ادعاء حكومة بكين بأن معسكرات الاعتقال، التي بنيت في شينجيانغ خلال السنوات الثلاث الماضية، هي لأغراض إعادة توعية طوعية لمواجهة التطرف. ويُعتقد أن حوالي مليون شخص، معظمهم من أقلية الإيغور المسلمين، قد احتُجزوا دون محاكمة. وثائق سرية: بريطانيا استغلت اسم الإخوان في حربها السرية على عبد الناصر الصين تفصل الأطفال المسلمين عن عائلاتهم وتتضمن وثائق الحكومية الصينية، والتي سماها الاتحاد الدولي للصحفيين الاستقصائيين "البرقيات الصينية"، مذكرة من تسع صفحات أرسلها "تشو هايلون" في عام 2017، وكان يشغل في ذلك الحين منصب نائب سكرتير الحزب الشيوعي في شينجيانغ وأكبر مسؤول أمني في الإقليم، إلى المسؤولين الذين يديرون المعسكرات. وتطلب التعليمات بوضوح أن تدار المعسكرات كسجون شديدة الحراسة، مع الانضباط الصارم والعقوبات وعدم السماح بالهروب. وتضمنت المذكرة الأوامر التالية: وتكشف الوثائق عن مراقبة كل جانب من جوانب حياة المعتقل والتحكم فيه: "يجب أن يكون لدى الطلاب مكان سرير ثابت، ومكان ثابت في الطابور، ومقعد ثابت في الفصل، ومركز ثابت أثناء العمل على المهارات، ويمنع منعا باتا من تغيير ذلك". مراكز إعادة التدريب مثل هذا المركز أشبه بالسجون العسكرية. وتقول الوثائق: "تطبق المعايير السلوكية ومتطلبات الانضباط على الاستيقاظ من النوم، الغسيل، الذهاب إلى المرحاض، التنظيم ونظافة الغرف، الأكل، الدراسة، النوم، وإغلاق الباب وما إلى ذلك". وتؤكد وثائق أخرى النطاق غير العادي للاحتجاز. وتكشف إحداها أنه تم إرسال 15 ألف شخص من جنوب شينجيانغ إلى المخيمات، على مدار أسبوع واحد فقط في عام 2017. إجراءات أمريكية ضد الصين بسبب "قمعها" مسلمي الإيغور وقالت صوفي ريتشاردسون، مديرة شؤون الصين في منظمة هيومن رايتس ووتش، إن المذكرة المسربة يجب أن يستخدمها المدعون العامون. وأضافت: "هذا دليل عملي، يوثق انتهاكا صارخا لحقوق الإنسان. أعتقد أنه من الإنصاف القول إن كل شخص محتجز يخضع للتعذيب النفسي على الأقل، لأنهم لا يعرفون حرفيا المدة التي سيقضونها قيد الاحتجاز". وتوضح المذكرة أنه سيتم إطلاق سراح المحتجزين، فقط عندما يمكنهم إثبات أنهم غيروا سلوكهم ومعتقداتهم ولغتهم. وقال بن إميرسون، وهو محامي بارز في مجال حقوق الإنسان ومستشار للمؤتمر العالمي للإيغور، إن المعسكرات تحاول تغيير هوية الناس. وأضاف: "من الصعب للغاية أن نرى هذا بأي طريقة أخرى، غير كونه مخططا شاملا لغسيل أدمغة، مصمما وموجها إلى جماعة عرقية بأكملها". وحسب الوثائق، يساعد نظام العقوبات والمكافآت على تحديد ما إذا كان يُسمح للسجناء بالاتصال بعائلاتهم، ومتى يتم إطلاق سراحهم. ولا ينظر في مسألة الإفراج عنهم إلا بعد أن ترى أربع لجان من الحزب الشيوعي أدلة على تحولهم. وتكشف الوثائق المسربة أيضا عن استخدام الحكومة الصينية المراقبة الجماهيرية، وبرنامج للمراقبة التنبؤية يحلل البيانات الشخصية. وتوضح إحدى الوثائق قيام برنامج المراقبة بالإشارة إلى 1.8 مليون شخص باعتبارهم مشتبهين، لمجرد أن لديهم تطبيق مشاركة بيانات يسمى Zapya على هواتفهم. ثم أمرت السلطات بالتحقيق مع 40557 شخصا منهم "واحدا تلو الآخر". وتقول الوثيقة "إذا لم يكن من الممكن القضاء على الشكوك" فيجب إرسالهم إلى "التدريب المكثف". كما تتضمن الوثائق توجيهات صريحة بالقبض على الإيغوريين، الذين يحملون جنسيات أجنبية، وتتبع المقيمين منهم بالخارج، كما تشير إلى أن سفارات وقنصليات الصين تشارك في شبكة اصطياد الإيغوريين. وقال السفير الصيني لدى بريطانيا، ليو شياومينغ، إن هذه الإجراءات قد حمت السكان المحليين، ولم يقع هجوم إرهابي واحد في شينجيانغ، خلال السنوات الثلاث الماضية. وأضاف: "في تجاهل تام للحقائق، يقوم بعض الناس في الغرب بتشويه سمعة الصين بشأن إقليم شينجيانغ، في محاولة لإيجاد ذريعة للتدخل في شؤوننا الداخلية، وعرقلة جهودنا في مكافحة الإرهاب في هذا الإقليم، وإحباط التنمية المطردة التي تحققها الصين".
https://www.bbc.com/amharic/sport-45401974
https://www.bbc.com/arabic/sports/2013/08/130807_best_player_europe_football
የአለም ዋንጫን ካነሳው የፈረንሳይ ብሄራዊ ቡድንም ምንም አይነት ተጫዋች መግባት አልቻለም። ከሊዮን ጋር የአውሮፓ ቻምፒየንስ ሊግ ዋንጫን ማንሳት የቻሉት የኖርዌዩዋ ኣዳ ሄገርበርግ እና ጀርመናዊቷ ዜኒፈር ማሮዝሳን እንዲሁም የብራዚሏ አጥቂ ማርታ በፊፋ የሴቶች ምርጥ ተጫዋች ዘርፍ የመጨረሻ ሶስት ውስጥ መግባት ችለዋል። የፖርቹጋሉ የክንፍ መስመር ተጫዋች ሮናልዶ እ.አ.አ የ2016 እና 2017 የፊፋ ምርጥ ተጫዋች ተብሎ የተመረጠ ሲሆን፤ ከሪያል ማድሪድ ጋር ደግሞ አምስት ጊዜ የአውሮፓ ቻምፒዮንስ ሊግ አሸንፏል። • በሳምንቱ የጋሬዝ ክሩክስ ቡድን ውስጥ እነማን ተካተዋል? • ዘጠኝ አየር ትራፊክ ተቆጣጣሪዎች ታሰሩ ያልተዘመረለት ጀግና የሚባለው የሪያል ማድሪዱ ድንቅ አማካይ ሉካ ሞድሪች የ2018 የአለም ዋንጫ ምርጥ ተጫዋች ተብሎ ተመርጧል። በወቅቱም ከፈርንሳይ ጋር ለፍጻሜ ቢደርሱም፤ በፈረንሳይ አራት ለሁለት ሽንፈት ደርሶባቸዋል። የግብጹ አጥቂ ሞሃመድ ሳላህ ደግሞ ቡድኑ ሊቨርፑል በአውሮፓ ቻምፒየንስ ሊግ ለፍጻሜ ደርሶ በሪያል ማድሪድ በተሸነፈበት የውድድር ዓመት 44 ግቦችን ማስቆጠር ችሏል። ባለፈው ሳምንት በተካሄደው የአውሮፓ ምርጥ ወንድ ተጫዋች ምርጫ ሞድሪች፤ ሮናልዶ እና ሞሃመድ ሳላህን በመብለጥ አሸናፊ መሆን ችሎ ነበር። የፈረንሳይ ብሄራዊ ቡድንን ለአለም ዋንጫ ድል ያበቃው የቀድሞ ተጫዋች የአሁኑ አሰልጣኝ ዲዲዬር ዴሾ፤ ክሮሺያን በአለም ዋንጫው ለፍጻሜ ያደረሰው አሰልጣኝ ዝላትኮ ዳሊች እና የቀድሞው የሪያል ማድሪድ አሰልጣኝ ዚነዲን ዚዳን በምርጥ አሰልጣኝነት እጩ ውስጥ ተካተዋል። እ.አ.አ በ2016 ፊፋ ከባሎንዶር ሽልማት ጋር ያለውን ግንኙነት ካቋረጠ በኋላ ሽልማቱ ለብቻው መካሄድ ጀምሯል። • ቀጣዩ የፕሪምየር ሊግ አሸናፊ ማን ይሆን? • የሻምፒየንስ ሊግ አሸናፊ ለመሆን የሚያስችለው ሥነ-ልቦና በፊፋ የተወከሉ ታዋቂ ተጫዋቾችና ባለሙያዎች በእያንዳንዱ የሽልማት ዘርፍ በመጀመሪያው ዙር አስር ተጫዋቾችን በእጩነት ያቀርባሉ። በመቀጠል እያንዳንዳቸው 25 በመቶ ድምጽ ያላቸው ከብሄራዊ ቡድን አምበሎች፤ አሰልጠኞች፤ ስፖርት ጋዜጠኞች እና ደጋፊዎች የተውጣጣ የዳኞች ስብስብ አሸናፊውን ይመርጣል። ከዚህ በተጨማሪ ሮናልዶ በአውሮፓ ቻምፒየንስ ሊግ የምድብ ጨዋታ ጁቬንቱሳ ላይ በመቀስ ምት ያስቆጠራት ግብ እና የማድሪዱ አጥቂ ጋሬዝ ቤል በፍጻሜው ጨዋታ ሊቨርፑል ላይ ያስቆጠራት ተመሳሳይ የመቀስ ምት ግብ በምርጥ ጎል ዘርፍ ከታጩት አስር ግቦች መካከል መሆን ችለዋል። አሸናፊዎቹ እ.አ.አ በመስከረም 24 ለንደን ውስጥ ይፋ የሚደረጉ ይሆናል።
ميسي من بين المرشحين الثلاثة وتم اختيار اللاعبين الثلاثة بموجب تصويت نهائي شاركت فيه مجموعة من الصحافيين التابعين للاتحادات ال53 المنضمة الى الاتحاد الاوروبي. وسيعلن عن اسم الفائز على هامش قرعة دور المجموعات لدوري ابطال اوروبا في 29 آب/اغسطس في موناكو. وكانت الجولة الأولى من التصويت التي حصلت قبل نحو شهر ابقت 10 مرشحين. وانشأ الاتحاد الاوروبي هذه الجائزة بمبادرة من رئيس الاتحاد الاوروبي, الفرنسي ميشال بلاتيني, وسبق ان فاز بها الارجنتيني ليونيل ميسي في عام 2011 والاسباني اندريس انييستا في عام 2012. واحرز ميسي (26 عاما) مع فريقه لقب بطل الدوري الاسباني وسجل له 46 هدفا, فيما سجل رونالدو (28 عاما) 34 هدفا وحل ريال مدريد وصيفا, وكانت الحصة الاكبر لريبيري (30 عاما) الذي سجل 15 هدفا, من حلال مساهمته في احراز بايرن ميونيخ ثلاثية تاريخية للدوري والكأس المحليين بالاضافة الى دوري ابطال اوروبا. مواضيع قد تهمك نهاية
https://www.bbc.com/amharic/news-53369513
https://www.bbc.com/arabic/inthepress-53298219
ቀደም ሲል የቱርክ ፍርድ ቤት ኢስታንቡል ውስጥ የሚገኘው ታሪካዊውና ታዋቂው የባሕል ማዕከል አያ ሶፊያ መስጂድ እንዲሆን የሚያስችል ብይን ሰጥቷል። አያ ሶፊያ 1500 ዓመታት ታሪክ ያለውና ሲመሰረት ካቴድራል የነበረ ሙዚየም ነው። ከዚያም ኦቶማኖች ካቴድራሉን ወደ ሙዚየምነት ቀይረውት ነበር። ሥፍራው በሙዚየምነት የተመዘገበው በአውሮፓውያኑ 1934 ነው። የተባበሩት መንግሥታት የቅርስ ጥበቃ ወኪል ዩኔስኮ ቱርክ ድርጅቱን ሳታማክር ሥፍራውን ወደ መስጅድነት እንዳትቀይረው አሳስቦ ነበር። እርምጃውን በተመለከተም የቱርኩ ፕሬዝደንት ረሲፕ ጣይብ ኤርዶዋን ለውጥ ያስፈልጋል ሲሉ ይሞግታሉ። ቱርክ ውስጥ ያሉ እስላማዊ ድርጅቶች ሥፍራው መስጅድ እንዲሆን ቅስቀሳ ሲያደርጉ ነበር። መንግሥትና ሐይማኖት ይነጣጠሉ የሚሉ ተቃዋሚ ፓርቲዎች ደግሞ ይህንን እንቅስቃሴ ሲያወግዙ ከርመዋል። ሙዚየሙን መስጅድ ሊያደርግ ይችላል የተባለውን ውሳኔ በርካታ ዓለም አቀፍ የሐይማኖት ድርጅቶችና ፖለቲከኞች ተቃውመውታል። የምሥራቁ ዓለም ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ኃላፊ ውሳኔውን ተቃውመውታል። ከበርካታ ሚሊዮን የኦርቶዶክስ ክርስቲያን እምነት ተከታዮች የሚኖሩባት ግሪክም የቱርክን ሃሳብ ተቃውማለች። የዘመናዊ ቱርክ መስራች ናቸው የሚባሉት ሙስጠፋ ከማል አታቱርክ ናቸው በ1934 ሥፍራው ሙዚየም እንዲሆን የፈቀዱት። ከዚያ ጊዜ ጀምሮ ቦታው ከእምነት ተፅዕኖ ነፃ የሆነ ተደርጎ ይቆጠር ነበር። የትኛውም እምነት ተከታይ የሆነ ሰው በነፃነት የሚጎበኘው ነበር። የቱርክ ከፍተኛ አስተዳደራዊ ፍርድ ቤት የሆነው 'ካውንስል ኦፍ ስቴት' ግን ዛሬ አርብ ባስተላለፈው ውሳኔ "ሥፍራው መስጅድ ሊሆን ይገባል፤ ይህን ሥፍራ ከዚህ ውጭ ለሌላ ዓይነት ጥቅም ማዋል ሕገ-ወጥ ነው" ሲል በይኗል። የሩሲያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን የቱርክ ፍርድ ቤት አያ ሶፍያን በተለመከተ ላቀረበችው መፍትሄ ጆሮ ዳባ ልበስ ማለቱ እንሳዘናት አስታውቃለች። ቤተክርስቲያኒቷ የቱርክ ፍርድ ቤት የወሰነው ውሳኔ ወደ ከፋ ክፍፍል የሚወስድ ነው ትላለች።
وتساءل كُتاب عما إذا كان يحق للرئيس التركي اتخاذ هذه الخطوة، ورأى آخرون أن التصريحات جاءت بدوافع سياسية وليست دينية. وقد أثارت هذه التصريحات جدلًا واسع النطاق، واستنكرت الكنيسة الأرثوذكسية الروسية الخطط التركية المقترحة، واعتبرت القرار سياسيًا بوضوح، واصفة إياه بأنه "انتهاك غير مقبول لحرية الدين"، على حد تعبير الأسقف ميتروبوليت إلاريون، رئيس إدارة العلاقات الخارجية في بطريركية موسكو. جدل حول التصريحات نقلت صحيفة "الشرق الأوسط" اللندنية عن الرئيس التركي قوله: "توجيه اتهامات إلى بلدنا في مسألة آيا صوفيا هو بمثابة هجوم مباشر على حقنا في السيادة". على الجانب الآخر، أبرزت "الدستور" المصرية ردود الأفعال التركية المعارضة، ونشرت تقريرا بعنوان "زعيم المعارضة التركية: انقلاب مدني في تركيا.. إعلام أردوغان يُعتّم". مواضيع قد تهمك نهاية ونقلت الصحيفة عن كمال كيليكدار أوغلو، زعيم حزب الشعب الجمهوري المعارض الرئيسي في تركيا، قوله: "آيا صوفيا هي بالفعل مكان للعبادة وهي معلم ثقافي عالمي، ويجب الاعتراف بذلك، و(الموضوع) يتم تدويله في السياسة المحلية من وقت لآخر ولكننا لا نرغب في استغلال الدين في السياسة الداخلية". وأضاف: "إذا كان أردوغان يفعل ذلك لكسب الأصوات على حساب حزب الشعب الجمهوري، فيجب ألا يفكر بهذه الطريقة وليصدر مرسومًا بتحويله إلى مسجد ويعلنه في الجريدة الرسمية". "دوافع سياسية" يقول سعيد الحاج في موقع "عربي21" اللندني: "الأهمية الرمزية لآيا صوفيا عابرة للأزمنة والحضارات والأديان. فالمكان يمثل رمزًا للحضارتين البيزنطية والعثمانية، وبالنسبة للمسيحيين والمسلمين، بسبب الأحداث التاريخية التي مرت بها والتغيرات التي طرأت عليها. فقد كانت الكنيسة أحد رموز الإمبراطورية البيزنطية، وقيل إنها كانت مركز إدارة المعركة مع العثمانيين، قبل أن يحولها السلطان محمد الفاتح إلى مسجد بعد فتح القسطنطينية عام 1543، ما منحها رمزية مهمة مرتبطة بالفتح في المخيال العثماني- التركي- الإسلامي حتى يومنا هذا". ويتساءل: "هل قضية آيا صوفيا دينية أم سياسية أم قضائية؟". ويتابع: "على مستوى الحزب والحكومة تبدو الدوافع سياسية أكثر منها دينية أو قانونية، وإن كانت تبني بالتأكيد على عاطفة ورغبة شعبيتين، كما أن القرار الأخير سيكون للحكومة التي يمكن أن تلجأ (بعد القضاء) لتشريع من البرلمان يدعم أي توجه مستقبلي لها". ويتساءل جورج عيسى في "النهار" اللبنانية عن ثمن قرار تحويل المتحف إلى مسجد. ويقول: "ليست هذه المرة الأولى التي يطرح فيها الرئيس التركي رجب طيب أردوغان إعادة تحويل متحف آيا صوفيا إلى مسجد. درجت العادة أن يظهر هذا المقترح عند الاستحقاقات الانتخابية، ثم يجمد بعد انتهائها". ويضيف: "قبل الانتخابات البلدية في آذار 2019، طرح أردوغان هذا المطلب. كانت استطلاعات الرأي ترجّح خسارة الحزب الحاكم البلديّات الكبيرة، فاستخدم على الأرجح هذا الطرح كإحدى الأوراق السياسية لتعزيز شعبيته بين الإسلاميين والقوميين. ومع أن هذه الورقة لم تثمر سياسيّاً في صناديق الاقتراع حينها، يمكن أن يكون أردوغان في إطار إعادة تفعيلها بشكل نهائيّ ليتذكرها محازبوه على أنها القرار الأبرز في مسيرته الرئاسية". يتهم البعض الرئيس أردوغان بأنه يحاول "الهروب من أزماته الداخلية" بإثارة الجدل حول متحف آيا صوفيا ويتهم مالك العثامنة في موقع صحيفة "الرؤية" الإماراتية الرئيس التركي بالهروب من "أزماته الداخلية" من خلال هذه التصريحات. ويقول الكاتب: "فكرة تحويل آيا صوفيا إلى مسجد كانت دوماً مطالبة لجمعية دينية سلفية متطرفة في إسطنبول، اسمها جمعية شباب الأناضول الإسلامية، والتي نادت منذ صيف عام 2014 بتحويل الكنيسة إلى جامع بإعلان رسمي من الدولة. أردوغان تبنى حينها موقف الجمعية ضمنيًا، والتي قامت بحملة شرسة تحت شعار 'أحضر سجادتك وتعال‛ مع جمعها 15 مليون توقيع لترسيخ مطلبها، الذي لا تجد له معنى في مدينة ممتلئة بالمساجد في كل حارة وكل حي". وأضاف: "تم تأجيل التنفيذ إلى اليوم، ليعلن أردوغان الذي يتقن إثارة الأزمات للهروب من أزماته الداخلية، حربًا دينية وعقائدية ضمن حروبه غير المنطقية على كل جيرانه من حوله بكل الاتجاهات.. أردوغان ماهر بإشعال النيران، التي لا يعرف أحد منتهاها في عالم ضجر من العبث".
https://www.bbc.com/amharic/news-54001231
https://www.bbc.com/arabic/world-53997707
አብዛኛዎቹ ተጠርጣሪዎች ፓሪስ የሚገኝ ፍርድ ቤት በአካል ሲቀርቡ 3 ተጠርጣሪዎች ደግሞ በሌሉበት ጉዳያቸው እየታየ ነው። ተጠርጣሪዎቹ ኢስላማዊ ታጣቂዎች በጋዜጣው አዘጋጆች ላይ ጥቃት እንዲያደርሱ ተባብረዋል፤ 12 ሰዎች እንዲገደሉም ምክንያት ሆነዋል ተብለው ነው የተከሰሱት። በተያያዘ ጥቃት በወቅቱ አንድ ታጣቂ ፖሊስ ገድሎ ሲያበቃ ወደ አንድ አይሁድ መደብር አቅንቶ ሌሎች አራት ሰዎችን ገድሏል። ጥር 2015 ላይ ፈረንሳይን ባሸበረው በዚህ ጥቃት በሶስት ቀናት ውስጥ 17 ሰዎች ተገድለዋል። ይህ ጥቃት በፈንሳይ በጂሃዲስቶች የሚፈጸሙ ጥቃቶችን ያቀጣጠለ ሲሆን በድምሩ 250 በተለያዩ ወቅቶች በጂሃዲስቶች በተፈጸሙ ጥቃቶች ተገድለዋል። እነዚህን ተከታታይ ጥቃቶች ተከትሎ በሚሊዮን የሚቆጠሩ ፈረንሳውያንና የሌሎች ሃገራት ዜጎች 'ጀ ስዊ ቻርሊ’ [እኔ ቻርሊ ነኝ] የሚል መፈክር ያለው ተቃውሞ አሰምተዋል። ጋዜጣው የፍርድ ሂደቱ መጀመሩን አስመልክቶ ነብዩ ሞሐመድን የተመለከተ አነጋጋሪ የካርቱን ምስል አትሟል። ይህ ምስል በርካታ የእስልምና እምነት ተከታይ ባላቸው ሃገራት ዘንድ ቁጣን ጭሯል። ፕሬዝደንት ኢማኑዔል ማክሮ ይህንን ተከትሎ ፈረንሳይ ውስጥ የፕሬስ ነፃነት ቦታ አለው ሲሉ ተከላክለዋል። ችሎቱ ላይ ምን እየተባለ ነው? 11 ተጠርጣሪዎች ዕለተ ረቡዕ በተሰየመው ችሎት ላይ ተገኝተዋል። ስማቸውንና የሥራ መስካቸውን ከጠቀሱ በኋላ ለፍርድ ቤቱ ላለመዋሸት ቃል ገብተዋል። የፍርድ ሂደቱ ቢያንስ ለ4 ወራት የዘገየው በኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ምክንያት ነው። በፍርድ ቤቱ ዙሪያ ጠንከር ያለ የፀጥታ ኃይሎች ጥበቃ ይስተዋላል። በጥቃቱ ተባብረዋል የተባሉት ተጠርጣሪዎች የጦር መሣሪያ በመያዝና ለጥቃቱ አስፈላጊ መረጃዎችን በመስጠት ነው የተከሰሱት። ጥቃቱ ቻርሊ ሄብዶ በተሰኘው ስላቃዊ ጋዜጣ፣ በፖሊስና ሃይፐር ካሸር የገበያ ማዕከል ላይ ነው የተፈፀመው። በሌሉበት ፍርዳቸው እየታየ ያሉ ሶስት ተጠርጣሪዎች ወደ ሶሪያና ኢራቅ ሳይገቡ እንዳልቀረ ይጠረጠራል። ዘገባዎች እንደሚሉት ሁለቱ ኢስላሚክ ስቴት [አይኤስ] ላይ በተወሰደ የቦንብ ጥቃት ሳይሞቱ አልቀሩም። 200 ያክል ከሳሾችና ከጥቃቱ የተረፉ ሰዎች ምስክርነታቸውን ለመስጠት ችሎት ተገኝተዋል። ባለፈው ሰኞ ፀረ-ሽብር አቃቤ ሕግ ዢን ፍራንኳ ሪካርድ ‘ለፍርድ የቀረቡት ጥቃቅን እርዳታ ያደረጉ ሰዎች ናቸው’ መባሉን ተቃውመዋል። በችሎቱ ላይ ከተገኙት መካከል የገበያ ማዕከሉ ሠራተኛ የነበረው ማሊየተወለደው ሙስሊሙ ላሳን ባቲሊ አንዱ ነበር። ግለሰቡ በወቅቱ በርካታ ሸማቾን ደብቆ ከጥቃት በማትረፉ ምስጋና ተችሮታል፤ የፈረንሳይ ዜግነትም አግኝቷል። የፍርድ ሂደቱ እስከ ወርሃ ኅዳር ድረስ ሊቆይ እንደሚችል ይገመታል። ተጠርጣሪዎች ከባድ ጥበቃ እየተደረገላቸው በአንድ የመስታወት ክፍል ውስጥ ሆነው ነው ፍርዳቸውን እየተከታተሉ ያሉት። ሁሉም ተጠርጣሪዎች የአፍና አፍንጫ መሸፈኛ ጭምብል በማድረጋቸው ምክንያት ፊታቸው ላይ ያለውን ስሜት ማንበብ አልተቻለም። በጥቃቱ የተገደሉ ሰዎች ቤተሰቦች ጥቃቱ እንዴት እንደተቀነባበረ ማወቅ ይሹ ነበር። 2015 ላይ ምን ተፈጠረ? በፈንረጆቹ 2015 ሁለቱ ወንድማማቾች ሸሪፍ እና ሰዒድ ኩዋቺ የቻርሊ ሄብዶ ጋዜጣ ቢሮን ጥሰው ገቡ። አረንጓዴ የወታደር ልብስ አድርገው የነበሩት ወንድማማቾች የጋዜጣው ሠራተኞች ላይ ጥይት ማርከፍከፍ ጀመሩ። በወቅቱ የጋዜጣው አርታኢ የነበረው ግለሰብን ጨምሮ ሌሎች አራት ሰራተኞች ወዲያው ተገደሉ። ከቆይታ በኋላ ፖሊስ ሥፍራውን ቢከብም በጥቃቱ ማብቂያ ስምንት ጋዜጠኞችና ሁለት የፖሊስ መኮንኖች መሞታቸው ይፋ ሆነ። ከቀናት በኋላ በተፈፀመ ሌላ ጥቃት ደሞ ሃይፐር ካሸር የተባለ ገበያ ውስጥ ተኩስ የከፈተው አመዲ ኩሊባሊ የተሰኘ ጂሃዲስት ሶስት ሰዎችን ገደለ። ሰውዬው ወደ ገበያው ከመምጣቱ በፊት አንድ የፖሊስ መኮንን ገድሎ ነበር። ፖሊስ ወደ ገበያው ከደረሰ በኋላ ጂሃዲስቱን ገድሎ ታግተው የነበሩ ሰዎችን አስለቀቀ። በጥቃቱ እጃቸው አለበት የተባሉ ሰዎች አብዛኛዎቹ በቁጥጥር ሥር ውለዋል።
قتل 12 شخصا في الهجوم على مكاتب المجلة ويتهم المشتبه بهم بمساعدة مسلحين إسلاميين هاجموا المجلة وقتلوا 12 شخصا في مكاتبها وحولها في شهر يناير/كانون الثاني عام 2015، إثر نشرها رسوم مثيرة للجدل للنبي محمد. وأطلق مسلح آخر النار على شرطي وهاجم متجرا يهوديا. وقتل ما مجموعه 17 شخصا خلال ثلاثة أيام، وشكلت هذه الأحداث بداية موجة من الهجمات في أنحاء فرنسا خلفت أكثر 250 قتيلا. وشارك الملايين في مسيرات تضامن في الأيام التي أعقبت الهجمات في أنحاء فرنسا وحول العالم تحت شعار "أنا شارلي". مواضيع قد تهمك نهاية وتزامنا مع بدء المحاكمة، أعادت المجلة نشر الرسوم الكاريكاتيرية التي كانت قد أثارت احتجاجات في عدة دول إسلامية. ودافع الرئيس الفرنسي إيمانويل ماكرون عن حرية الصحافة و"حرية التجديف، المرتبطة بحرية الضمير". ماذا يتوقع في المحاكمة ؟ يتهم 14 شخصا بالمساعدة في التحضير والتخطيط للهجمات التي وقعت عام 2015. وبدأت محاكمتهم الأربعاء بعد أن أجلت الإجراءات أربعة شهور تقريبا بسبب وباء كورونا. إجراءات أمنية وصحية مشددة في المحكمة وكان القاضي الذي يترأس جلسات المحاكمة قد قال في شهر مارس/أيار الماضي إنه من المستحيل جمع جميع الأطراف في المحكمة في ظل ظروف انتشار الوباء. ويواجه المتهمون تهم الحصول على الأسلحة وتأمين الدعم اللوجستي للهجوم على مكاتب مجلة شارلي إيبدو في 7 يناير/كانون الثاني 2015 والهجوم على شرطي وسوبرماركت. ويعتقد أن ثلاثة من المتهمين قد اختفوا في شمالي سوريا والعراق وسيحاكمون غيابيا. وتفيد بعض التقارير بأن المتهمين الثلاثة قتلوا في غارات شنت على مسلحي تنظيم الدولة الإسلامية، لكن لم يجر التأكد من هذا الأمر. وسيحضر حوالي 200 شخص يمثلون الادعاء في المحاكمة وكذلك العديد من الشهود الناجين من الهجمات الذين يتوقع أن يدلوا بشهادتهم، حسب إذاعة RFI الفرنسية. ورفض المدعي العام الاثنين الادعاء أن من يواجهون المحاكمة حاليا هم من العناصر قليلة الأهمية الذين ساعدوا في تنظيم الهجمات، وقال "إنهم الأشخاص الذين ساهموا في التحضيرات ووسائل النقل والتمويل وتأمين الأسلحة والسكن لمنفذي الهجمات". وأضاف أن كل هذه الأمور أساسية ومهمة لمنفذي الهجمات. ويتوقع أن تستمر جلسات المحاكمة حتى نوفمبر/تشرين ثاني. ماذا حدث عام 2015 ؟ في السابع من شهر يناير/كانون ثاني هاجم مسلحان - شريف وسعيد كواشي - مكاتب مجلة شارلي إيبدو الباريسية وأطلقوا النار على الموظفين. الملايين عبروا عن تضامنهم عقب الهجمات وكان محرر المجلة ستيفان شاربونييه المعروف باسم "شارب" بين رسامي الكاريكاتير المشهورين الذين قتلوا. وقد قتل المسلحون في النهاية بعد أن لاحقتهم الشرطة. وقتل أيضا ثمانية صحفيين وضابطا شرطة وبواب وزائر. وفي هجوم متصل وقع بعد بضعة أيام، قتل شخص يدعي أميدي كوليبالي ثلاثة زبائن وموظفا في سوبر ماركت يهودي شرقي باريس. وقد داهمت الشرطة السوبرماركت وقتلت المهاجم وحررت الرهائن المتبقين. لماذا استهدفت مجلة شارلي إيبدو؟ تعرف المجلة الأسبوعية بالسخرية من المؤسسة والدين وكانت دائما تثير الجدل برسومها الكاريكاتيرية. قتل في الهجوم المحرر ستيفان شاربونييه وتسببت الرسوم التي تمس النبي محمد بتهديدات للمحرر في المجلة شارب، مما تطلب تأمين حماية من الشرطة له على مدى 24 ساعة. وقد تعرضت مكاتب المجلة لهجوم عام 2011. وقد نظر البعض لعمل المجلة على أنه أحد مظاهر حرية الرأي، ودافع عنها الكثيرون مستخدمين وسم "أنا شارلي". ودافع شارب بقوة عن الرسوم الكاريكاتيرية التي تصور النبي محمد قائلا إنها رمز لحرية التعبير. وأعادت المجلة الثلاثاء نشر الرسوم الكاريكاتيرية التي تسببت بالهجوم عليها عام 2015. وقالت المجلة في افتتاحيتها التحريرية "لم نفعل ذلك من قبل، ليس لأنه ممنوع بل لأننا كنا ننتظر مناسبة تبرر النشر". وأضافت: "كان قرار إعادة نشر هذه الرسوم في أسبوع المحاكمة المتصلة بأحداث يناير/كانون الثاني 2015 مهما بالنسبة لنا".
https://www.bbc.com/amharic/news-41592924
https://www.bbc.com/arabic/world-41580765
ይህ አከራካሪ የተባለው አንቀፅ የመደፈር ህግ አካል ሲሆን በጋብቻ ውስጥ አንድ ወንድ 15 ዓመት ዕድሜ ካላት ሴት ጋር ግንኙነት ማድረግን ይፈቅዳል። ምንም እንኳን በህንድ ህግ የጋብቻ እድሜ 18 ዓመት ቢሆንም በጋብቻ ውስጥ መደፈር እንደ ወንጀል (ጥፋት) አይታይም። ይህ ውሳኔ የተለያዩ የሴት መብት ተሟጋቾችን ያስደሰተ ቢሆንም፤ አንዳንድ ታዛቢዎች ትዕዛዙን ለማስፈፀም አስቸጋሪ እንደሆነ አስተያየታቸውን ሰጥተዋል። ውሳኔውም እንደሚያትተው ከ18 ዓመት ዕድሜ በታች ያሉ ሴቶች ባሎቻቸውን በመድፈር ለመክሰስ የሚያስችላቸው ሲሆን፤ በአንድ ዓመት ውስጥም ተገደው ግንኙነትን እየፈፀሙ መሆናቸውን ማሳወቅ አለባቸው። "ይህ ምሳሌያዊ ውሳኔ ለዓመታት በሴት ልጆች ላይ ተጭኖ የነበረውን ታሪካዊ ኢ-ፍትሀዊነትን የቀየረ ነው። እንዴት ጋብቻ እንደ መስፈርት ሆኖ ሴት ልጆች ላይ አድልዎ መፈፀሚያ መሳርያ ይሆናል?" በማለት ለቢቢሲ የተናገሩት ቪክራም ሲርቫስታቫ አንቀፁን ለማስቀየር ፊርማ ሲያሰባስቡ ከነበሩት አንደኛው ናቸው። ነገር ግን በደልሂ የቢቢሲ ዘጋቢ እንዳለቸው፤ በርካቶች ዜናውን በደስታ ቢቀበሉትም የህፃናት ጋብቻ በአገሪቷ በተስፋፋበት ሁኔታ ህጉን ማስፈፀም አስቸጋሪ ነው በማለት አስተያየቷን ሰጥታለች። "ፍርድ ቤትም ሆነ ፖሊስ በእያንዳንዱ ግለሰብ መኝታ ክፍል እየገቡ ሊቆጣጠሩ ይችሉም። እንዲሁም በቤተሰቦቿ ፈቃድ የተዳረች ሴት ልጅ ፖሊስ ወይም ፍርድ ቤት ሄዶ ባሏን ለመክሰስ ድፍረቱ አይኖራትም" በማለት የቢቢሲ ዘጋቢ ትናገራለች። የህንድ መንግስት በበኩሉ የህፃናት ጋብቻ ለልማት፤ ረሃብና ድህነትን በማጥፋት፣ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርትን በማሳደግ፣ የፆታዎች እኩልነትን በማስፈን፣ የህፃናትን ደህንነት መጠበቅ እንዲሁም የሴቶችን ጤና በማሻሻል በኩል መሰናክሎችን እየፈጠረ ነው በማለት ይናገራሉ።
وتسمح هذه المادة، التي كانت جزءاً من قانون الهند المتعلق بالاغتصاب، للرجل بأن يجامع زوجته القاصر طالما تجاوز سنها 15 عاماً. ويشار إلى أن سن الرشد في الهند هو 18 عاماً، ولكن الاغتصاب الزوجي لا يعد جريمة في نظر القانون. وقد أشاد نشطاء في مجال حقوق المرأة بقرار المحكمة الجديد. غير أن البعض يقولون إن الأمر سيكون صعب التنفيذ. ونص الحكم القضائي الجديد على أن الفتيات دون سن الثامنة عشرة، يمكنهن توجيه الاتهام إلى أزواجهن بالاغتصاب، طالما أنهن يتقدمن بالشكوى في غضون سنة واحدة من إجبارهن على إقامة العلاقة الجنسية. وقال فيكرام سريفاستافا مؤسس جمعية "اندبندنت ثوت" لحقوق الإنسان، والتي كان لها دور في إثارة حملة ضد اغتصاب القاصرات في إطار الزواج، إن "هذا حكم تاريخي يصحح خطأ تاريخياً ضد الفتيات، وأصلاً، كيف يمكن استخدام الزواج كوسيلة للتمييز ضد الفتيات؟". لكن مراسلة بي بي سي في دلهي، غيتا باندي، تقول إنه على الرغم من الترحيب بقرار المحكمة، سيكون من الصعوبة بمكان تنفيذه في بلد مازال زواج الأطفال متفشياً فيه بشكل كبير. وأضافت باندي"لا تستطيع المحاكم والشرطة مراقبة غرف النوم، والفتاة الصغيرة التي تُزوج، عادة بموافقة من والديها، لن يكون لديها الشجاعة الكافية للذهاب إلى الشرطة أو المحكمة والتقدم بدعوى ضد زوجها". وتقول الحكومة الهندية إن زواج الأطفال "عقبة أمام كل هدف تنموي تقريباً، كالقضاء على الفقر والجوع، وجعل التعليم في المرحلة الابتدائية إلزامياً، وتحقيق المساواة بين الجنسين، وحماية حياة الأطفال، وتحسين صحة المرأة".
https://www.bbc.com/amharic/news-46267329
https://www.bbc.com/arabic/world-46267330
ለምሳሌ በእንግሊዝ ሃገር በአማካይ የአንድ የሰርግ ወጪ 39ሺህ ዶላር (ከአንድ ሚሊዮን ብር በላይ) ያስወጣል። ከእነዚህ ምርጫዎች መካከል የሚፈልጉትን ዕቃ ይምረጡና እንዴት የጭቆና መሣሪያ እንደሆነ ይመልከቱ። መዋቢያ ቁሳቁስ "ወንዶች ፊታቸውን ሳያስውቡ ቢወጡ ምንም ነገር አይባሉም" ምቾች የሌለው ፋሽን "ሰዎች ለምን እንደሚያደርጓቸው አይገባኝም። ያማሉ፣ አይመቹም ደግሞም ቋሚ የሰውነት በሽታ ያስከትላሉ" ቤት ውስጥ የተዘጋጀ ምግብ "ሴት ልጅ ማብሰያ ክፍል ውስጥ ብቻ ነው መሆን ያለባት የሚለው ሃሳብ ሰልችቶኛል" - ኤማ የቤት ውስጥ ሥራዎች "እኩልነት ከቤት ስለሚጀምር ወንዶች ተነስታችሁ ቤት አፅዱ።" ጡት መያዣ "መዋብ ግዴታዬ አይደለም። ያለእሱ ቆንጆም አዋቂም ነኝ̃።" - ሊዛ ዝነኛ ሰዎችን የማድነቅ ባህል "ሁሉም የቁንጅና ሞዴሎች ሰውነት አንድ ዓይነት ነው፤ ደግሞም ደስተኛ አይመስሉም። ይሰለቻል።"- ዌንዲ ጋብቻ "እንደኔ እንደኔ የቃልኪዳን ቀለበቶች በሴት መብት ተሟጋቾች ዘንድ የስድብ ያህል ናቸው። ምክንያቱም ቀለበት ያደረገች ሴት የሌላ ሰው ንብረት መሆኗን ስለሚያመለክት።" ማቲልድ ማህበራዊ ድረ ገፆች "ለታዳጊ ወጣቶች አዕምሮ ሰላም በጣም አደገኛ ነው። በተለይ ለሴቶች። ምክንያቱም ከእውነታ የራቁና አደገኛ በሆኑ አመለካከቶች ተከበዋል።" - ሮሻን በፆታ የተለዩ መጫወቻዎች "በፆታ የተከፋፈሉ መጫወቻዎች በሙሉ ወንዶችንም ሴቶችንም ልጆች የተወሰኑላቸውን ነገሮችን ብቻ እንዲወዱ ያደርጋሉ።" - አና ተጨማሪ ዕቃ የጭቆና መሣሪያዎች ምንድን ናቸው? 'የፀረ-ነፃነት ቆሻሻ መጣያ' የተሰኘውን አመላከከት ምን እነዳስጀመረው ለማየት የራስዎን መሣሪያ ያጋሩን። ከቅርብ ዓመታት ወዲህ በአደጉ ሃገራት አዲስ የሚጋቡ ጥንዶች ቁጥር እየቀነሰ ሲሆን በተቃራኒው ጋብቻቸውን የሚያፈርሱ ጥንዶች ቁጥር እየጨመረ ነው። ለጋብቻ ቁጥር መቀነስ እንደምክንያትነት ከሚጠቀሱ ጉዳዮች መካከል ትደር ለመመስረት እና ሰርግ ለመደገስ የሚያስፈልገው ከፍተኛ ወጪ ነው።
في المملكة المتحدة يبلغ معدل تكلفة حفل الزفاف نحو 39 ألف دولار أمريكي، كما خلص استطلاع حديث. ورغم أن خاتم الزواج يستند إلى الربط المصري القديم بالحلقة كرمز للأبدية، فإن أعدادا أقل وأقل من الشركاء في المملكة المتحدة يرغبون في تأكيد شراكتهم بالزواج. إختر فقرة من القائمة واكتشف كيف قد تعد هذه الفقرة عنوانا للاضطهاد. المكياج "لا يقيم الرجال على أساس خروجهم من الدار دون مكياج." الأزياء غير المريحة "لا استطيع استيعاب سبب ارتداء الناس لهذه الأزياء. فإنها مؤلمة وغير عملية وقد تسبب ضررا دائما للجسم." الطهو المنزلي "ضقت ذرعا من تطبيع فكرة أن مكان المرأة هو المطبخ." الواجبات المنزلية "المساواة تبدأ من الأسرة، ولذا فعليكم النهوض والبدء بالتنظيف أيها الرجال." ثقافة تبجيل المشاهير "لكافة العارضات نفس المقاييس البدنية، ويبدو البؤس عليهن - إنه أمر يثير السأم" - ويندي الزواج "اعتقد أن خاتم الخطبة ظاهرة منافية لفكرة المساواة بين الجنسين، فهو يعني أن المرأة التي ترتدي الخاتم هي ملك لشخص آخر" - ماتيلد وسائط التواصل الاجتماعي "إنه أمر مضر جدا لصحة الشباب العقلية، وعلى الأخص للفتيات. فهم يواجهون باستمرار قيما غير واقعية وخطرة" - روشان اللعب الموجهة لجنس بعينه "كل الألعاب والدمى الموجهة لجنس بعينه تومئ للفتية والفتيات بأن عليهم التعلق بأشياء بعينها" - أنا فقرة مكافأة ما هي عناوين الإضطهاد؟ استكشف اسلوب التفكير الكامن خلف سلة قمامة الحرية واقترح عنوانك الخاص. فقد سجلت معدلات الزواج في ٢٠١٥ أدنى مستوى لها حيث عزى مراقبون ذلك إلى ارتفاع معدلات الطلاق والرغبة في العيش بلا قيد الزواج واحتمال التكلفة الباهظة لحفلات الزفاف. أما في الولايات المتحدة فتتراجع معدلات الطلاق إلا أنه تم ربط هذا التغيير بحقيقة أن أعدداً أكبر من الشركاء يتريثون كي يتزوجوا في سنٍ متقدمة.
https://www.bbc.com/amharic/news-54262596
https://www.bbc.com/arabic/art-and-culture-54297862
በማሊ የአየር ንብረት ለውጥ ለገንባት የሚሆን ጥራት ያለው አፈር እንዳይገኝ ምክንያት ሆኗል። ነገር ግን አስከፊ የአየር ጸባይ፣ የባህር ጠለል ከፍታ መጨመረ እንዲሁም ሌሎች ከአየር ጸባይ ለውጥ ጋር የተያያዙ ጋሬጣዎች በአፍሪካ ታሪክ እጅግ ውድ የሆኑትን ቅርሶች አደጋ ላይ እየጣሏቸው መሆኑን በቅርቡ የተሰራ አንድ ጥናት ጠቁሟል። 'አዜኒያ' ለተባለው ጆርናል ሀሳባቸውን ካካፈሉ የኬንያ፣ የዑኬና አሜሪካ ተመራማሪዎች 'ፈጣንና ውጤታማ እርምጃ' ካለተወሰደ እነዚህን ቅረሶች ማዳን አይቻልም ብለዋል። በቅርብ ሳምንት ደግሞ በሱዳን የሚገኙ አርኪዮሎጂስቶች በተባበሩት መንግስታት የተመዘገበው አል ባጅራዊያና በአገሪቱ ካጋጠመው የጎርፍ መጥለቅለቅ አደጋ ለማዳን ሲንቀሳቀሱ ነበር። ጎርፉ የተከሰተው የአባይ ወንዝ በመሙላቱ ሲሆን ይህን ክስተት በየዓመቱ መመልከት የተለመደ ነገር ከሆነ ሰነባብቷል። ነገር ግን ውሃው እንደ ዘንድሮው በከፍተኛ ሁኔታ ተሰራጭቶ አይተው እንደማያውቁ ነዋሪዎች ገልጸዋል። 'አዜኒያ ጆርናል' ላይ ሀሳባቸውን ያሰፈሩት ባሉያዎች ደግሞ በመላው አፍሪካ አደጋ የተጋረጠባቸው ያሏቸውን ስድስት ቅርሶች ዘርዝረዋል። ሱአኪን ከቀይ ባህር በቅርብ እርቀት ላይ ትገኛለች ሱአኪን፡ ሱዳን በሰሜን ምስረቃዊ ሱዳን የምትገኘው ሱአኪን በአንድ ወቅት በቀይ ባህር ላይ የምትገኝ እጅግ በጣም ወሳኝ የወደብ ከተማ ነበረች። የሱአኪን ታሪክም የጀመረው ከ3 ሺ ዓመታት በፊት ሲሆን የግብጽ ፈረኦኖች ስትራቴጂካዊ ጠቀሜታዋ ከፍተኛ የነበረችውን ከተማ ወደ የንግድና አሰሳ ማዕከልነት ቀይረዋታል። በዛውም ሱአኪን የእስልምና እምነት ተከታዮች ወደ መካ በሚያደርጉት ጉዞ ላይ ቁልፍ ሚና መጫወት ጀመረች። በተጨማሪም በቀይ ባህር ላይ ይከናወኑ የነበሩ የባሪያ ንግዶችም በዝችው ወደብ በኩል ነበር የሚሳለጡት። ይሄው የወደብ ከተማ በኦቶተማን ኢምኦኣየር ስር ወድቆም ነበር። ምንም እንኳን በአሁኑ ሰአት የዝህች የወደብ ከተማ ቅሪቶች ብቻ ቢሆኑም የሚገኙት በአካባቢው የሚገኙት የቀድሞ መኖሪያ ቤቶች እና መስጂዶች በተባበሩት መንግስታት የባህል ድርጅት ዩኔስኮ በአፍሪካ ቅርስነት ተመዝግበዋል። አሁን ላይ የሚገኙት በርካታ ቅሪቶችም በስብሰውና የቀድሞ ግርማ ሞገሳቸውን አጥተው ይታያሉ። ለዚህ ደግሞ ዋነኛ ምክንያቱ የቀይ ባህር ጠለል መጨመርና መቀነስ፣ የባህር ዳርቻ መሸርሸርና ሌሎች ከአየር ንብረት ጋር የተያያዙ ጉዳዮች ናቸው። አሁን እየሆነ ያለው ነገር በዚሁ የሚቀጥል ከሆነ ደግሞ ይህ ቅርስ በቅርብ ዓመታት ውስጥ ሊጠፋ እንደሚችል ባለሙያዎቹ ገልጸዋል። ጥንታዊ የኬኒያ ከተማ ላሙ ላሙ የድሮ ከተማ፡ ኬንያ በዩኔስኮ መረጃ መሰረት የላሙ የድሮ ከተማ በምስራቅ አፍሪካ በአግባቡ ተጠብቀው ከሚገኙ የስዋሂሊ ሰፈሮች መካከል በእድሜ ትልቁ ነው። ከሌሎቹ የምስራቅ አፍሪካ የባህር ዳርቻ ከተሞችና መንደሮች በተለየ መልኩ ላሙ ላለፉት 700 ዓመታት ሰዎች ሲኖሩበት ነበር። ሌሎቹ ሰፈራዎች ግን ለበርካታ ዓመታት ሰዎች ሳይኖሩባቸው ቆይተዋል። የላሙ ከተማ የስዋሂሊ እና የእስልምና ባህልን ለማጥናት ማዕከልም ነው። ነገር ግን ላሙ በአሁኑ ሰአት የባህር ዳርቻ ውሃ በመሸሹ ምክንያት ክፉኛ እየተጎዳ ነው። ይህ ማለት ደግሞ አሸዋውና በባህር ላይ የሚገኙ ተክሎች ያቀርቡት የነበረውን ተፈጥሮአዊ መከላከል ያሳጣዋል። ከዚህ በተጨማሪ ደግሞ በድሮው ላሙ የተገነባው ትልቅ የወደብ ከተማ በአካባቢው ያለውን ተፈጥሮአዊ ጫካ ከመጉዳቱ ባለፈ ከተማውን ለከፍተኛ የጎርፍ አደጋ አጋልጦታል። ባለሙያዎቹም ተፈጥሮአዊውን ሀብት በጎዳነው ቁጥር ሰው ሰራሽ የሆኑትን ባህሎቻችንንም ጭምር ነው እየጎዳን ያለነው ብለዋል። የኮሞሮስ ባህር ዳርቻ አካባቢዎች የኮሞሮስ ባህር ዳርቻ አካባቢዎች በኮሞሮስ የሚገኙትና በእሳተ ገሞራ አማካይነት የተፈጠረው የደሴቶች ስብስብ እንደ ቤተመንግስት የመሳሰሉ በደንብ ተጠብቀው የሚገኙ ቅርሶችን ይዟል። እነዚህ ቅርሶች በመቶዎች ለሚቆጠሩ ዓመታት በዚህ ስፍራ እንደቆዩ ይታመናል። ነገር ግን ከባህር ጠለል ከፍ ማለት ጋር ተያይዞ ይህ ቅርስ አደጋ ተጋርጦበታልእእ። በዓለማችን ላይ እየጨመረ የመጣው የካርቦን ልቀት በበርካታ የአፍሪካ ባህር ዳርቻዎች አካባቢ ላይ ቀላል የማይባል ተጽህኖ እያሳደረ መሆኑን ባለሙያዎቹ አሳስበዋል። እአአ በ2050 ደግሞ እንደ ጊኒ፣ ጋምቢያ፣ ናይጄሪያ፣ ቶጎ፣ ቤኒን፣ ኮንጎ፣ ቱኒዚያ፣ ታንዛኒያ እና ኮሞሮስ ያሉ አገራት በባህር ዳርቻዎቻቸው አካባቢ ከፍተኛ መሸርሸር እና ውሀ መሸሽ እንደሚያጋጥማቸው ተንብየዋል። የጋና የባህር ዳርቻ አቅራቢያ የሚገኙ ቤተ-መንግስቶች የጋና የባህር ዳርቻ ቤተ-መንግስቶችና መናገሻዎች የጋና የባህር ዳርቻ በ1482 እና 1786 ባሉት ዓመታት መካከል የተቋቋሙ የንግድ አካባቢዎች የሚገኘኑበት ሲሆን እስከ 500 ኪሎሜትር ድረስ እርዝማኔ እንዳለቸው ይነገራል። ቤተመንግስቶቹ እና መናገሻዎቹ የተገነቡትና ይጠቀሟቸው የነበሩት በፖርቹጋል፣ ስፔን፣ ዴንማርክ፣ ስዊድን፣ ሆላንድ፣ ጀርምን እና ዩኬ ነጋዴዎች እንደሆኑም ይታወቃል። የእነዚህ ቤተመንግስቶችና መናገሻዎች መገንባት ለአካባቢው የንግድ ቀጠና መሆን ትልቅ ሚና ተጫውተዋል። ነገር ግን እነዚህ ቅርሶች ለባህር ጠለል መጨመርና ለአውሎ ነፋስ መጋለጣቸው ስጋት ውስጥ እንዲገቡ አድርጓቸዋል። በርካታ ቤተመንግስቶችም በባህር ውሀ እየተሸረሸሩና የድሮ ሞገስና ጥንካሬያቸውን እያጡ መሆኑ ተጠቁሟል። ከዛሬ 50 ዓመት በፊት ከተነሱ ፎቶዎች ጋር በማነጻጸርም ምን ያክል ጉዳት እንደደረሰባቸው ማየት ይቻላል ብለዋል ተመራማሪዎቹ። የአለት ላይ ጥበብ፡ ናሚቢያ የትዌይፍልፎንቴይን የአለት ላይ ጥበብ፡ ናሚቢያ የአየር ጸባይ ለውጥና በአካባቢው ያለው ደረቅ የአየር ጸባይ በእነዚህ የድንጋይ ላይ ቅርሶች ላይ ከፍተኛ ተጽህኖ እያሳረፉ ይገኛሉ። እነዚህ የድንጋይ ላይ ጥበቦች በአፍሪካ በከፍተኛ ቁጥር የሚገኙት ናሚቢያ ውስጥ ነው። ዩኔስኮ እንደሚለው ቅርሱ '' ከፍተኛ የሆነ ጥራት ያለው ስዕል'' ሲሆን በደቡባዊ አፍሪካ በወቅቱ ይከናነወኑ የነበነሩ ስነስርአቶችን እንዲሁም የአደንና ምግብ ለቀማ ሂደቶችን ቁልጭ አልድሮ ማሳየት የሚችሉ ናቸው። ባለፉት 2 ሺ ዓመታት የተከናወኑ ነገሮችንም መናገር የሚችልናቸ ትልቅ ትርጉም ያለው ቦታ ነው ይላል ዩኔስኮ። ነገር ግን በቅርብ ዓመታት ውስጥ ልናጣው እንችላለን። በ3ኛው ክፍለ ዘመን የተገነባ ህንጻ ጄኔ፡ ማሊ እስከ 2 ሺ ዓመታት ድረስ እድሜ እንዳስቆጠሩ የሚነገርላቸው እነዚህ የጭቃ ቤቶች ማሊ በዓለም ከምትታወቅባቸው ነገሮች መካከል የመጀመሪያዎቹ ናቸው። መንደሮቹ ከክርስቶስ ልደት በፊት በ250 ቢሲ በገበያ ማዕከልነት ሲያገከግሉ ነበር። በ15ኛው እና 16ኛው ክፍለ ዘመን ደግሞ በምዕራብ አፍሪካ የእስልምና ትምህርት በስፋት የሚሰጥባቸው አካባቢዎች ነገሩ። ነገር ግን የአየር ጸባይ ለውጥ የጭቃ ቤቶቹ የሚሰሩበትን ጭቃ በእጅጉ እየጎዳውና ተመሳሳይ ቤቶችን እንኳን መስራት እንዳይቻል አድርጓል። የአካባቢው ነዋሪዎች እንደሚሉት ጭቃው እንደ ድሮው ጠንካራና ለዘዥም ዓመታት መቆየት የማይችል ሲሆን ያሉትን ለማደስና ወደ ቀድሞ ውበታቸው ለመመለስ አላስቻላቸውም።
يهدد التغير المناخي نوعية المباني في دجيني بمالي وقد حذرت دراسة حديثة من أن الأحداث المناخية المتطرفة وارتفاع مستوى سطح البحر والتحديات الأخرى المرتبطة بتغير المناخ تهدد بتدمير معالم ثقافية لا تقدر بثمن في هذه القارة. وكتب باحثون من بريطانيا وكينيا والولايات المتحدة في صحيفة أزانيا يدعون إلى "تدخل كبير" لإنقاذ بعض المواقع التراثية. فيضانات السودان "تهدد" مواقع أثرية مهمة هل توقف زراعة ملايين الأشجار تغيّر المناخ؟ مواضيع قد تهمك نهاية "أكثر من 3 مليارات شخص قد يعيشون في حر شديد بحلول 2070" وقد وقع في الآونة الأخيرة ما أكد هذا التحذير، إذ حاول علماء الآثار في السودان في الأسابيع الأخيرة منع مياه فيضانات نهر النيل من الوصول إلى موقع للتراث العالمي اختارته الأمم المتحدة في البجراوية. البجراوية موقع تراثي قي السودان ويشهد هذا النهر فيضانات سنوية، لكن الأشخاص الذين يعملون في المنطقة أكدوا أنهم لم يروا مثل هذا الفيضان من قبل. وحدد الباحثون الذين نشروا دراستهم في صحيفة أزانيا عددا من المواقع التي يعدونها مهددة. سواكن، السودان كانت مدينة سواكن، الواقعة شمال شرقي السودان، ذات يوم ميناء هاما للغاية على البحر الأحمر، وقد بدأت قصتها قبل 3000 عام، عندما حول الفراعنة المصريون الميناء ذا الموقع الاستراتيجي إلى بوابة للتجارة والاستكشاف. وأصبحت سواكن فيما بعد مركزا للحجاج في طريقهم إلى مكة، كما لعبت دورا مهما في تجارة الرقيق في البحر الأحمر، وأصبحت أيضا جزءا من الإمبراطورية العثمانية، ومع ذلك فقدت مكانتها البارزة كميناء بمجرد تطوير ميناء بورسودان شمالا في بداية القرن الماضي. تمتعت سواكن بأهمية استراتيجية كبيرة على البحر الأحمر وتقول منظمة الأمم المتحدة للتربية والعلوم والثقافة، اليونسكو، إن كثيراً من مناطق سواكن في حالة تدهور، لكنها لا تزال تحتوي على نماذج رائعة من المنازل والمساجد. وتعكف البروفسورة، جوان كلارك، من جامعة إيست أنغليا في بريطانيا حاليا على بحث لتحديد سرعة الخسائر الناجمة عن ارتفاع مستوى سطح البحر وتآكل السواحل، إذ تقول : "إن ما نعرفه هو أن ساحل البحر الأحمر سيتأثر في العقود القادمة، وهذا يعني أن ما بقي على قيد الحياة حاليا سيضيع دون تدخل". صورة يعود تاريخها لعام 1930 لسواكن المواقع الساحلية في جزر القمر يوجد في جزر القمر، وهي أرخبيل بركاني يقع قبالة ساحل شرق إفريقيا، العديد من المواقع المحفوظة جيدا بما في ذلك مدينة وقصر يعود تاريخهما إلى مئات السنين، لكن البروفسورة كلارك تقول إن تلك المواقع من الأماكن "الأكثر تهديدا" بسبب ارتفاع مستوى سطح البحر في أفريقيا. العديد من المناطق في جزر القمر مواقع تراثية وتؤكد إحدى الدراسات إنه بحسب أحد السيناريوهات، التي تبدو منطقية، لانبعاثات الكربون العالمية، من المستويات المعتدلة إلى العالية: "فإن أجزاءً كبيرة من المنطقة الساحلية الأفريقية ستغرق بحلول عام 2100". وتوضح الدراسة أنه "بحلول عام 2050 ستكون غينيا وغامبيا ونيجيريا وتوغو وبنين والكونغو وتونس وتنزانيا وجزر القمر كلها في خطر كبير بسبب تآكل السواحل وارتفاع مستوى سطح البحر". تعود المواقع التراثية في جزر القمر إلى مئات السنين بلدة لامو القديمة في كينيا تعد البلدة القديمة في لامو أقدم مستوطنة سواحيلية، وأفضل المستوطنات التي جرى الحفاظ عليها في شرق أفريقيا، وفقا لليونسكو. وعلى عكس البلدات والقرى الأخرى على طول ساحل شرق أفريقيا، والتي هُجِر العديد منها، ظلت لامو مأهولة بالسكان منذ أكثر من 700 عام. ظلت بلدة لامو مأهولة بالسكان وتضيف الأمم المتحدة قائلة إنها أصبحت أيضا مركزاً مهماً لدراسة الثقافات الإسلامية والسواحيلية. ومع ذلك، فقد "تأثرت لامو بشدة بتراجع الساحل"، مما يعني أنها فقدت الحماية الطبيعية التي كانت توفرها الرمال والنباتات. ويتعلق ذلك جزئيا بالتغير في مستويات سطح البحر، لكن تنحي البروفيسور كلارك باللائمة أيضا على بناء ميناء لامو الضخم شمالي المدينة القديمة "الذي يدمر غابات استوائية تحمي الجزيرة من الفيضانات". تعتمد بلدة لامو على التجارة والصيد وتقول كلارك:"لذلك فإن الكثير مما يمكن أن نسميه التراث الطبيعي يوفر الحماية للتراث الثقافي، وبينما ندمر التراث الطبيعي نترك مواقع التراث الثقافي مكشوفة". الحصون والقلاع الساحلية، غانا تنتشر على ساحل غانا مراكز تجارية محصنة تأسست بين عامي 1482 و 1786، وتمتد لمسافة 500 كيلومتر على طول الساحل. قد بُنيت تلك القلاع والحصون واحتلالها في أوقات مختلفة من قبل تجار من البرتغال وإسبانيا والدنمارك والسويد وهولندا وألمانيا وبريطانيا. لعبت القلاع والحصون دورا في تجارة الذهب والرقيق ولعبت تلك القلاع والحصون دورا في تجارة الذهب، وفي وقت لاحق في صعود تجارة الرقيقوأفولهابين إفريقيا والأمريكتين، لكنها تقع في مناطق معرضة بشدة لتأثير العواصف وارتفاع مستوى سطح البحر. وتقول البروفيسور كلارك إن بعض الأمثلة على تلك الهندسة المعمارية مثل حصن برينزينشتاين في كيتا، شرقي غانا، "قد تآكل في البحر". وبمقارنة الصور الحالية للقلعة بالصور التي التُقِطت قبل 50 عاما، من الممكن رؤية الطريقة التي ينهار بها هيكل الحصن. المواقع التراثية في غرب افريقيا عرضة للعواصف وارتفاع مستوى سطح البحر الفن الصخري في تويفيلفونتين، ناميبيا يمكن أن يؤدي تغير المناخ إلى زيادة الرطوبة في المناطق القاحلة نسبيا وخلق الظروف الملائمة لتكاثر الفطريات والحياة الميكروبية على الصخور. ذلك ما يحدث في مواقع مثل تويفيلفونتين في منطقة كونين في ناميبياالتي تضم واحدة من أكبر تجمعات الفن الصخري في القارة السمراء. أعلنت تويفيلفونتين موقعا تراثيا في عام 2007 وتصفها منظمة اليونسكو بأنها "سجل مكثف وعالي الجودة للممارسات الطقسية المتعلقة بمجتمعات الصيد في هذا الجزء من جنوب القارة الإفريقية على مدار 2000 عام على الأقل". دجيني في مالي تشكل منازل دجيني التي يبلغ عددها ألفين أو نحو ذلك بعضا من أكثر الصور شهرة لمالي. وكانت دجيني، المأهولة منذ عام 250 قبل الميلاد، مدينة تجارية ووصلة مهمة في تجارة الذهب عبر الصحراء. وفي القرنين الخامس عشر والسادس عشر الميلاديين كانت واحدة من مراكز انتشار الإسلام عبر غرب إفريقيا. يعود تاريخ دجيني إلى القرن الثالث قبل الميلاد لكن تغير المناخ أثر على توافر الطين عالي الجودة الذي يستخدمه السكان الأصليون في بناء منازلهم. وتقول الدراسة إن سكان المنطقة، الذين شهدوا أيضا انخفاضا في دخلهم بسبب إخفاق زراعاتهم، يضطرون إلى الاعتماد على مواد أرخص "تغير مظهر البلدة تغييرا جذريا". وتقول البروفسورة كلارك إن "تغير المناخ لديه القدرة على أن يكون عاملا مضاعفا للتهديد، وله تأثيرات غير مباشرة يمكن القول إنها أكثر خطورة من التأثير المباشر". اضطر سكان دجيني للاعتماد على مواد أرخص لبناء بيوتهم "مواقع رائعةٌ روعةً لا تُصدق" يوجد بعض البلدان في وضع أفضل للتعامل مع تأثير تغير المناخ على تراثها الثقافي. فمصر، على سبيل المثال، تقع في منطقة منخفضة معرضة لخطر شديد من حدوث فيضانات في العقود القادمة، ومع ذلك فهي مجهزة تجهيزا شبه جيد للتعامل مع بعض التحديات. وهناك أماكن مثل جمهورية أرض الصومال المعلنة من جانب واحد والتي تحتوي على بعض رسومات الكهوف القديمة، ولكنها تحتاج إلى مزيد من المساعدة في حمايتها. رجل يجلس أمام رسم صخري يرجع لخمسة آلاف عام في الصومال وتقول البروفسورة كلارك إنه من الناحية الأثرية يوجد هناك بعض "أكثر المواقع الرائعة بشكل لا يصدق". ويهدف بحثها إلى إلقاء الضوء على تلك المواقع التي لا يعرف العالم سوى القليل عنها، وتخشى أن "تختفي دون أن يعرف أحد".
https://www.bbc.com/amharic/news-56480524
https://www.bbc.com/arabic/world-56479649
"ፕሬዝደንት ትራምፕ በሁለት በሶስት ወራት ጊዜ ውስጥ ወደ ማሕበራዊ ሚድያ ተመልሰው እንደምናያቸው አስባለሁ" ሲሉ ጄሰን ሚለር ለፎክስ ኒውስ ተናግረዋል። አማካሪው እንደሚሉት ዶናልድ ትራምፕ የሚመለሱበት ማሕበራዊ ገፅ "በገበያው በጣም ተፈላጊው" ይሆናል። አልፎም አዲሱ ማሕበራዊ ሚድያ "ጨዋታውን ይቀይራል" ይላሉ አማካሪው። ባለፈው ጥር ካፒቶል በተሰኘው የአሜሪካ ሹማምንት መቀመጫ ላይ ከደረሰው ጥቃት በኋላ ትራምፕ ከፌስቡክና ከትዊተር መታገዳቸው ይታወሳል። የትራምፕ ደጋፊዎች ባደረሱት በዚህ ጥቃት አንድ የፖሊስ መኮንን እንዲሁም ሌሎች አራት ሰዎች ተገድለዋል። ጥቃቱ የአሜሪካን ዴሞክራሲ መሠረት ያነቀነቀ ተብሎለትም ነበር። ይህ ጥቃት ከደረሰ ከቀናት በኋላ ትዊተር ከ87 ሚሊዮን በላይ ተከታዮች ያፈራውን የትራምፕ ገፅ "ሌሎች ጥቃቶች ሊያነሳሳ ስለሚችል እስከመጨረሻው ተዘግቷል" ሲል አግዶታል። ትራምፕ ትዊተርን ላለፉት 10 ዓመታት ደጋፊዎቻቸውን ከባሕላዊው መንገድ በተለየ መልኩ ለመድረስ ተጠቅመውበታል። ወደ ገፁ አምርተው ያሻቸውን ይናገራሉ፤ የፈለጉትን ባለሥልጣን ይወርፋሉ፤ ደጋፊዎቻቸውን ያነሳሳሉ። የትራምፕ አዲሱ ማሕበራዊ ድር ይታወቃል? አይታወቅም። አማካሪው ትራምፕ ለመጠቀም ስላሰቡት አዲሱ የማሕበራዊ ሚዲያ መድረክ ምንም ዓይነት ማብራሪያ አልሰጡም። "ሁሉም ሰው ፕሬዝደንት ትራምፕ ቀጣይ ምን እንደሚያደርጉ በጉገት ይጠብቃል፤ ይመለከታል" ብለዋል። አማካሪው ለቴሌቪዠን ጣቢያው እንደተናገሩት ትራምፕ ፍሎሪዳ በሚገኘው ማራላጎ በተሰኘው ልጥጡ ሪዞርታቸው ውስጥ ወሳኝ ከሚባሉ ሰዎች ጋር ምክክር አድርገዋል። "በርካታ ኩባንያዎች" የቀድሞውን ፕሬዝደንት ቀርበው እንዳናገሯቸው ነው አማካሪው የሚናገሩት። ትራምፕ በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ደንበኞች ማምጣት ይችላሉ ብለው የሚያስቡት አማካሪው አዲሱ የማሕበራዊ ሚዲያ መድረክ የሚደርሰው የለም ባይ ናቸው። ትራምፕ ወደ ካፒቶል ሄደው ሃገር ያርበደበዱትን ሰዎች "አርበኞች" ብለው መጥራታቸውን ያየው ትዊተር መጀመሪያ ለ12 ሰዓታት ከገፁ አግዷቸው ነበር። በመቶዎች የሚቆጠሩ የትራምፕ ደጋፊዎች ወደ ካፒቶል ያመሩት የአሜሪካ ኮንግረስ ጆ ባይደን ምርጫውን ማሸነፋቸውን ለማወጅ ደፋ ቀና በሚልበት ወቅት ነበር። ትዊተር 'ከዚህ በኋላ ሕግ የሚጥሱ ከሆነ ወየልዎ' ሲል የቀድሞውን ፕሬዝደንት አስጠነቀቀ። ወደ ገፃቸው እንደሚለሱ የተፈቀደላቸው ፕሬዝደንቱ ሁለት መልዕክቶችን አከታትለው ለጠፉ። ግዙፉ ማሕበራዊ ድር አምባ የትራምፕ ትዊቶች የኩባንያውን ፖሊሲ የሚጥሱና አመፅ የሚያነሳሱ ናቸው ሲል እስከወዲያኛው አሰናበታቸው። ትራምፕ ከትዊተር ብቻ ሳይሆን ከፌስቡክ፣ እንዲሁም የጌም ማዕከል ከሆነው ትዊች እና ከስናፕቻትም ታግደዋል።
وقال جيسون ميللر لشبكة فوكس نيوز: "أعتقد أننا سنشهد عودة الرئيس ترامب إلى وسائل التواصل الاجتماعي، في غضون شهرين أو ثلاثة على الأرجح". وقال إن المنصة "ستكون الأكثر شعبية بين وسائل التواصل الاجتماعي" و"ستعيد تعريف اللعبة بالكامل". وتم تجميد حسابات ترامب على تويتر وفيسبوك، بعد أعمال الشغب المميتة التي جرت في يناير/ كانون الثاني في مبنى الكابيتول الأمريكي في واشنطن العاصمة. وشهد الهجوم الذي شنه أنصار ترامب، في السادس من يناير/ كانون الثاني، مقتل خمسة أشخاص بينهم ضابط شرطة، في أحداث وصفت بأنها هزت أسس الديمقراطية الأمريكية. مواضيع قد تهمك نهاية وبعد عدة أيام، قال موقع تويتر إن حساب ترامب -realDonaldTrump@ - "تم تعليقه بشكل دائم ... بسبب خطر حدوث مزيد من التحريض على العنف". واستخدم ترامب تويتر كوسيلة، لأكثر من 10 سنوات، لتجاوز وسائل الإعلام التقليدية والتحدث مباشرة إلى الناخبين. هل نعرف ما هي المنصة التي يريد ترامب استخدامها؟ ليس بعد. لم يقدم السيد ميللر أي تفاصيل بهذا الشأن، واكتفى بالقول إن "الجميع ينتظر ويراقب، ليروا ما يفعله الرئيس ترامب بالضبط". وقال المستشار إن السيد ترامب قد أجرى بالفعل "اجتماعات رفيعة المستوى"، مع فرق مختلفة بخصوص المشروع في منتجعه "مار إيه لاغو" في فلوريدا. وأضاف ميلر أن "العديد من الشركات" قد اتصلت بالفعل بالرئيس السابق. وتابع أن "هذه المنصة الجديدة ستكون كبيرة"، وتوقع أن يجذب السيد ترامب "عشرات الملايين من الناس". لماذا تم حظر ترامب؟ في البداية، تم حظر استخدام ترامب لحسابه على تويتر لمدة 12 ساعة، في يناير/ كانون الثاني، بعد أن وصف الأشخاص الذين اقتحموا مبنى الكابيتول الأمريكي بأنهم "وطنيون". ودخل المئات من أنصاره المبنى، في الوقت الذي كان من المقرر أن يصدق فيه الكونغرس الأمريكي على فوز جو بايدن، في الانتخابات الرئاسية العام الماضي. وحذر موقع تويتر بعد ذلك من أنه سيحظر السيد ترامب "بشكل دائم"، إذا خالف قواعد المنصة مرة أخرى. وبعد السماح له بالعودة إلى تويتر، نشر ترامب تغريدتين أشارت إليها الشركة على أنهما القشة الأخيرة. وقالت شركة التواصل الاجتماعي إن هاتين التغريدتين "تنتهكان سياسة تمجيد العنف". كما تم تعليق حسابات ترامب على فيسبوك، ومنصة الألعاب الشهيرة Twitch، وتطبيق الرسائل متعددة الوسائط سناب شات.
https://www.bbc.com/amharic/news-52604644
https://www.bbc.com/arabic/world-52602996
ባራክ ኦባማ ከጎርጎሳውያኑ 2009 እስከ 2017 ድረስ አሜሪካን በፕሬዚደንትነት አስተዳድረዋል ባራክ በግል ባደረጉት የስልክ ስብሰባ ላይ አሜሪካ ወረርሽኙን ለመቆጣጠር የምታደርገው ጥረት " ቅጥ አምባሩ የጠፋው" ነው ሲሉ ተናግረዋል። የቀድሞ ፕሬዚደንቱ ይህን ያሉት የቀድሞ የሥራ ባልደረቦቻቸው ለጆ ባይደን ፕሬዚደንታዊ ምርጫ እንዲሰሩ ባበረታቱበት ወቅት እንደሆነ ሲኤንኤን ዘግቧል። •ቤታቸው እስር ቤት የሆነባቸው ጥቃት የሚደርስባቸው ሴቶች •በኮሮናቫይረስ ከተቀጠፉ ኢትዮጵያውያን መካከል ጥቂቶቹ "ለወረርሽኙ ጥሩ የሚባሉ መንግሥታትንም ሊፈትን ይችላል። ነገር ግን ይሄ ወረርሽኝ ለኔ ምንድነው የሚል የግለኝነት ስሜት በዳበረበት ሁኔታና የሁሉንም ፍላጎት አሽቀንጥሮ የጣለ አሰራር በመንግሥታችን ላይ መታየቱ ከፍተኛ ቀውስ ነው" ብለዋል። ዋይት ሃውስ በምላሹ ፕሬዚደንት ትራምፕ ከዚህ በፊት ታይቶ በማይታወቅ መልኩ የወሰዱት እርምጃ የአሜሪካዊያንን ሕይወት ታድጓል ብሏል። ኦባማ በስልክ ውይይታቸው ወቅት፤ የሪፐብሊካኑ ተተኪያቸው ወረርሽኙን ለመቆጣጠር የወሰዱት ምላሽ ላይ መንግሥታቸው ተጠያቂ እንደሚሆን አሳስበዋል። ኦባማ አክለውም በቀድሞ የብሔራዊ ደህንነት አማካሪ ማይክል ፍልይን የወንጀል ክስ ለማንሳት የተደረገውን ውሳኔም በጥብቅ ተችተዋል። ኮሮናቫይረስ በአሜሪካ እስካሁን ባለው መረጃ በአሜሪካ ከ77 ሺህ በላይ ሰዎች በቫይረሱ ምክንያት ሕይወታቸው ሲያልፍ 1.2 ሚሊየን ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸው ተረጋግጧል። ይህም ከዓለም አገራት ከፍተኛው ነው። አብዛኞቹ የአገሪቷ ግዛቶች ባለፈው ወር የእንቅስቃሴ ገደብ የጣሉ ሲሆን አሁን ላይ ግን የተጣሉ ገደቦችን እያላሉ እና ሰዎች ወደ ሥራ እንዲመለሱ እየፈቀዱ ነው። ይሁን እንጅ የጤና ባለሥልጣናት ውሳኔው የቫይረሱን ሥርጭት ሊያባብሰው ይችላል በማለት እያስጠነቀቁ ነው። የትራምፕ አስተዳደር ወረርሽኙን ለመቆጣጠር የሚከተለው ዘዴ ወጥነት የጎደለው ነው። በፈረንጆቹ የካቲት ወር 'ይጠፋል' በሚል የወረርሽኙን አስከፊነት ያጣጣሉት ሲሆን ባለፈው ወር አጋማሽ ላይ ደግሞ ወረርሽኙ አስከፊ መሆኑን ተናግረዋል። ባሳለፍነው የፈረንጆቹ ሚያዚያ ፀረ ተህዋስያን ኬሚካል መውሰድ በሽታውን ሊከላከል ይችላል ሲሉ አስተያየት የሰጡ ሲሆን፤ ባለሙያዎች ሃሳባቸውን ውድቅ አድርገውታል። ባለፈው ሳምንት ደግሞ መንግሥታቸው ወረርሽኙን ለመቆጣጠር ያቋቋመውን ግብረ ኃይል እንደሚበትኑ አስታውቀው ነበር። በኋላ ላይ ደግሞ ሃሳባቸውን ለውጠው ግብረ ኃይሉ ሥራውን እንደሚቀጥል በመግለፅ፤ አኮኖሚውን መክፈት ላይ ትኩረት እንደሚያደርጉ ተናግረዋል።
جاء هذا الانتقاد اللاذع مساء الجمعة خلال مكالمة هاتفية خاصة استمرت نصف ساعة بينه وبين أعضاء سابقين في إدارته، حصل موقع "ياهو نيوز" على تسجيل لها. وقال أوباما إنه يريد لعب دور أكبر لدعم جو بايدن في الانتخابات الرئاسية في نوفمبر/تشرين الثاني المقبل. وجاءت تصريحاته الجديدة في مكالمة تهدف إلى تشجيع الموظفين السابقين على العمل في حملة بايدن، حسبما ذكرت شبكة "سي إن إن" الإخبارية. وقال أوباما إن نهج ترامب كان سببا رئيسيا في الطريقة التي استجابت بها الولايات المتحدة لتفشي فيروس كورونا. مواضيع قد تهمك نهاية وقال أوباما لموظفيه السابقين "إن ما نكافح ضده هو هذه الاتجاهات طويلة المدى التي تكون فيها أنانية، وكونك قبلياً، منقسماً، وترى الآخرين على أنهم عدو، وأخشى أن يصبح هذا النهج متبعا باستمرار في الحياة الأمريكية". وأضاف أوباما أن ذلك "جزء من السبب في ضعف الاستجابة لهذه الأزمة العالمية". ونقل عنه قوله في المكالمة "كان سيكون سيئا حتى مع أفضل حكومة." "لقد كانت كارثة وفوضى مطلقة عندما سيطرت عقلية - "ما الذي سأستفيده" و"الدخول في صراع مع الجميع" - هذه هي العقلية التي تسير قرارات الحكومة الآن. كما انتقد أوباما بشدة قرار إسقاط التهم الجنائية ضد مايكل فلين، مستشار الأمن القومي لترامب، بعد التحقيق في اتصالات مع روسيا. وفي التعليقات المسربة، قال أوباما أيضاً إن قرار إسقاط التهم الموجهة إلى فلين، الذي أقر بالكذب على مكتب التحقيقات الفيدرالي في قضية تدخل روسي مزعوم في الانتخابات الرئاسية السابقة، "يعرض سيادة القانون للخطر". أزمة كورونا في الولايات المتحدة فيروس كورونا: ما يفكر به من انتخبوا ترامب في طريقة تعامله مع الأزمة وتتصدر الولايات المتحدة العالم في عدد الإصابات بفيروس كورونا، بنحو 1.3 مليون حالة، كما تجاوز عدد الوفيات 77 ألفاً. ويُتهم ترامب من قبل منتقديه بتقليله من خطر الوباء، ثم إصدار توجيهات متضاربة ومشوَّشة، راوحت بين الدعوة للحيطة والتسرّع في استئناف النشاط الاقتصادي. وبهدف إعادة انتخابه، انتُقد الرئيس أيضاً لأنه يضع مصالحه السياسية قبل حياة البشر من خلال دفع الدول بقوة لإعادة فتح اقتصاداتها دون مخطط واضح لكيفية القيام بذلك بأمان. وطبقت العديد من الولايات إجراءات الإغلاق في مارس/آذار الماضي، لكنها رفعت الآن القيود، للسماح للناس بالعودة إلى العمل.
https://www.bbc.com/amharic/news-48878870
https://www.bbc.com/arabic/world-48879916
ከዚህ በተጨማሪ ዕድሜያቸው ከፍ ያለ ቻይናዊ ሙስሊሞች በተለያዩ ትላልቅ ማቆያዎች እንዲሰበሰቡ እየተደረገ ሲሆን፤ ገዘፍ ያሉ አዳሪ ትምህርት ቤቶቸን የመገንባት ሥራውም በፍጥነት እየተከናወነ መሆኑ ተነግሯል። • ለወሲብ ባርነት ወደ ቻይና የሚወሰዱት ሴቶች • የኢትዮጵያ አየር መንገድ ፊቱን ወደ ቻይና እያዞረ ይሆን? ቢቢሲ የተለያዩ ይፋዊ መረጃዎችን በማሰባሰብና በአስርታት ለሚቆጠሩ የቤተሰብ አባላት ቃለ መጠይቅ አድርጎ ባገኘው መረጃ መሠረት በአንድ ከተማ ውስጥ ከ400 በላይ የሚሆኑ ሕፃናት አብዛኛዎቹ እናትና አባቶቻቸው በማረሚያ ቤት አልያም በማቆያ ማዕከላት ውስጥ የሚገኙ ናቸው። ዢንጂያንግ ባለው ከፍተኛ የቁጥጥር ስራ ምክንያት የውጭ ሃገር ጋዜጠኞች በቀን 24 ሰአት ክትትል የሚደረግባቸው ሲሆን በአካባቢው የሰዎችን የምስክርነት ቃል መቀበል እጅግ ከባድ ነው። ነገር ግን ቱርክ ውስጥ ነዋሪነታቸውን ያደረጉና ታሪካቸውን ለማጋራት ፈቃደኛ የሆኑ ብዙ ቻይናውያን ይገኛሉ። በቱርክ ዋና ከተማ ኢስታንቡል በስደት የሚገኙት አብዛናዎቹ ልጆቻቸውን ጨምሮ በርካታ የቤተሰብ አባላቶቻቸው የት እንደሚገኙ የማያውቁ ሲሆን የበፊት ምስሎቻቸው ብቻ እንደ ማስታወሻ እጃቸው ላይ እንደቀረ ይናገራሉ። ''ማን እንደሚንከባከባቸው አላውቅም'' ትላለች አንዲት እናት፤ ወደያዘችው የሶስት ሴት ልጆቿ ምስል እየጠቆመች፤ "በምንም ዓይነት ሁኔታ መገናኘት አንችልም።" ቢቢሲ ቱርክ ውስጥ ባደገረው ከ60 በላይ ቃለመጠይቅ መሰረት ከ100 በላይ የሚሆኑ ሕፃናት ወደ ዢንጂያንግ ከተወሰዱ በኋላ የት እንደሚገኙ እንደማያውቁ ቤተሰቦች ገልጸዋል። በዢንጂያንግ የሚገኙ በብዛት የእስልምና ሃይማኖት ተከታዮች ከቱርክ ጋር የሃይማኖት፣ የባህልና የቋንቋ ቁርኝት አላቸው። ለዚህም ነው ለዘመድ ጥየቃ፣ ለትምህርት አልያም በቻይና ያለውን 'አንድ ልጅ' ፖሊሲ በመሸሽ ወደ ቱርክ የሚመጡት። ባለፉት ሶስት ዓመታት ደግሞ ቻይና ከቱርክ ጋር ግንኙነት ያላቸውን በመቶ ሺዎች የሚቆጠሩ ዜጎቿን በትልልቅ ማቆያ ማዕከላት ውስጥ ማጠራቀም ጀምራለች። ማቆያ ማዕከላቱ የዢንጂያንግ ነዋሪዎች የክህሎት ትምህርት የሚያገኙባቸውና አክራሪ የሃይማኖት አስተሳሰብን ለመቀነስ ትምህርት የሚሰጥባቸው ቦታዎች ናቸው ይላሉ የቻይና ባለስልጣናት። ነገር ግን አብዛኘዎቹ መረጃዎች እንደሚጠቁሙት በማዕከላቱ የሚገኙት ዜጎች ወደማዕከላቱ የሚወሰዱት እምነታቸውን በአደባባይ ስለገለጹ አልያም እንደ ቱርክ ባሉ የውጪ ሃገራት ካሉ ሰዎች ጋር ግንኙነት ስላላቸው ነው። • ቻይና ሙስሊም ዜጎቿን እየሰለለች ነው ተባለ ባሳለፍነው የአውሮፓውያኑ 2017 ዓ.ም. በዢጂያንግ ማዕከላት የሚገኙ ህጻናት ቁጥር በግማሽ ሚሊየን የጨመረ ሲሆን 90% የሚሆኑት ደግሞ ኡግሁር ከሚባሉት እስልምና ሃእማኖት ተከታይ ማህበረሰቦችና ሌሎች የሃይማኖቱ ተከታዮች የተወጣጡ ናቸው። በደቡባዊ ዢጂያንግ ብቻ በተሌያዩ ሕንጻዎች በዘመናዊ የደህንነት መሳሪያዎች ለማሟላትና የህጻናት ትምህርት ቤቶችን ለመገንባት እስከ 1.2 ቢሊየን ዶላር ድረስ ፈሰስ ተደርጓል። ባሳለፍነው ሚያዝያ ደግሞ የክልሉ ባለስልጣናት እስከ 2000 የሚደርሱ ሕፃናትን በዙሪያው ከሚገኙ መንደሮች ወደ ማዕከላቱ ያመጡ ሲሆን ሕፃናቱ በምን ዓይነት ሁኔታ ላይ እንደሚገኙ ማወቅ እጅግ ከባድ ነው።
مسلمو الإيغور: الصين تفصل الأطفال المسلمين عن عائلاتهم وبينما يحتجز مئات آلاف المسلمين في معسكرات ضخمة فإن حملة كبيرة لبناء المدارس الداخلية تجري على قدم وساق. وقد جمعت بي بي سي بعض أوسع الأدلة حول ما يجري للأطفال في تلك المنطقة بالاعتماد على بيانات متاحة وعشرات المقابلات مع أفراد العائلات. ويتضح من البيانات أنه في بلدة واحدة يعيش 400 طفل بلا والدين. وتجري دراسة الحالات للتأكد إن كان الأطفال بحاجة إلى "مساعدة مركزية". مواضيع قد تهمك نهاية وبجانب الجهود المبذولة من أجل تغيير هوية البالغين في شينغيانغ، فهناك أدلة على محاولات لاقتلاع الأطفال عن جذورهم. ويصعب الحصول على شهادات على الوضع مع مراقبة الأجهزة الأمنية للصحفيين الأجانب على مدى 24 ساعة يوميا في شينغيانغ الواقع تحت سيطرة أمنية مشددة. لكن يمكن الحصول عليها في تركيا. في قاعة ضخمة في إسطنبول يصطف عشرات الأشخاص في طوابير للإدلاء بشهاداتهم، يمسك بعضهم صورا لأطفال مفقودين في شينغيانغ. وقالت أم مشيرة إلى صورة لثلاث طفلات "لا أدري من يعتني بهم. ليست هناك أي اتصالات معهم". أم أخرى تمسك بصور لثلاث بنات وابن صغير، تمسح دموعها وتقول "سمعت أنهم أخذوهم لدور للأيتام". في 60 مقابلة منفصلة، تتواصل الشهادات بنبرات حزينة قلقة، يعطي الأقارب تفاصيل اختفاء 60 طفلا في شينغيانغ. كلهم ينتمون إلى الإيغور، أبناء الجالية المسلمة في إقليم زينجيانغ الذي يرتبط برابط الديانة واللغة مع تركيا. الآلاف جاؤوا للدراسة أو التجارة أو زيارة العائلات أو هربا من القيود على الإنجاب في الصين والقمع الديني المتزايد. لكن في السنوات الثلاث الأخيرة وجدوا أنفسهم في مصيدة، حين بدأت الصين باحتجاز مئات الآلاف من الإيغور والأقليات الأخرى في معسكرات ضخمة. وتقول السلطات الصينية إنه يجري "تأهيل" الإيغور في مراكز تأهيل مهني من أجل مساعدتهم على مواجهة التطرف الديني. لكن الأدلة تظهر أن الكثيرين يحتجزون لمجرد تعبيرهم عن إيمانهم الديني، كأن يمارسوا شعائر الصلاة أو ترتدي النساء الحجاب، أو بسبب وجود صلات مع تركيا. بالنسبة لهؤلاء الإيغور العودة تعني الاحتجاز بشكل شبه أكيد. قطعت الاتصالات الهاتفية، فحتى الحديث مع أقرباء في الخارج خطير جدا. وعبر أحد الآباء عن قلقه من أن بعض أطفاله الثمانية قد يكونون محتجزين في مراكز تابعة للدولة، كون زوجته محتجزة. يقول إنه يعتقد أن أطفاله قد أخذوا إلى مراكز "إعادة تأهيل". ويسلط بحث جديد أعدته بي بي سي الضوء على ما يحدث حقيقة لأولئك الأطفال وآلاف آخرين. د إيدريان زينز باحث ألماني يعود له الفضل في تسليط الضوء على الاحتجاز الجماعي للمسلمين في شينغيانغ. وبناء على وثائق متاحة يصور في تقريره توجها لزيادة عدد المدارس بشكل غير مسبوق في شينغيانغ. لقد تم توسيع المراكز التعليمية وبناء مساكن طلابية جديدة، وقد زادت الدولة بشكل كبير من قدرتها على الاهتمام بأعداد كبيرة من الأطفال في نفس الوقت الذي بدأت فيه ببناء معسكرات الاحتجاز. ويبدو أن هذه الإجراءات تستهدف نفس المجموعات العرقية. في سنة واحدة فقط، 2017، زاد عدد الأطفال الملتحقين برياض الأطفال في شينغيانغ بنصف مليون، وجاءت 90 في المئة من تلك الزيادة من أطفال الإيغور وأقليات مسلمة أخرى، حسب ما يظهر من بيانات حكومية. وكنتيجة لذلك ارتفع مستوى التحاق الأطفال بالرياض من مستوى دون المعدل الوطني إلى الأعلى في الصين. في جنوب شينغيانغ وحدها، وهي منطقة يقيم فيها الغالبية العظمى من الإيغور، أنفقت الحكومة 1.2 مليار دولار لتطوير رياض الأطفال. ويتضح من تحليل زينز أن تصاعد وتيرة البناء تضمنت بناء مساكن داخلية. روضة في مقاطعة زينهي تتسع ل 700 طفل 80 في المئة منهم من شينغيانغ ويبدو أن التوسع التعليمي في شينغيانغ تقف وراءه نفس الذهنية التي تؤدي إلى احتجاز الكبار، وواضح أنها تؤثر على جميع أطفال الإيغور والأقليات تقريبا، سواء كان أهلهم في المعسكرات أم لا. في شهر أبريل / نيسان من العام الماضي قامت سلطات الإقليم بنقل 2000 طفل من القرى المحيطة إلى مدرسة داخلية ضخمة. مدرستا إقليم يتشينغ ، رقم 10 و 11 المدرستان الإعداديتان يفصل بينهما ساحة لممارسة الرياضة، وتبلغ مساحتهما ثلاثة أضعاف حجم المدارس الأخرى في البلاد، وقد شيدتا في أقل من سنة واحدة. وتمجد الدعاية الرسمية مزايا المدارس الداخلية ودورها في المساعدة على المحافظة على السلم الاجتماعي في نظام تأخذ فيه المدارس دور العائلة . ويرى زينز أن هناك هدفا أبعد من ذلك. تؤمن المدارس الداخلية الإطار المناسب للقولبة الثقافية للأقليات، كما يقول. ويرى الباحث أن هناك اتجاها للتوقف عن استخدام لغة الإيغور واللغات المحلية الأخرى في حرم المدارس، وتحدد الأنظمة الصارمة للمدارس النظام الصارم للعقوبات في حال استخدام الأطفال أو مدرسيهم أي لغة غير الصينية في المدارس. وهذا منسجم مع البيانات الرسمية التي تقول إن شينغيانغ حققت هدف التدريس الكامل للغة الصينية في جميع مدارسها. ونفى زو غويزيانغ وهو مسؤول رفيع المستوى في قسم الدعاية في شينغيانغ في حديث لبي بي سي أن تكون الدولة قد اضطلعت برعاية عدد كبير من الأطفال الذين أجبروا على ترك عائلاتهم. وقال: "إذا أرسل جميع أفراد عائلة إلى إعادة التأهيل فإن تلك العائلة تعاني من مشكل خطيرة. لم أر عائلة كهذه". لكن ربما كان الجزء الأكبر من عمل زينز هو الأدلة التي تظهر أن أطفال العائلات المحتجزة هم فعلا من يوجهون إلى المدارس الداخلية بأعداد كبيرة. هناك أشكال من الاحتجاز تستخدمها السلطات المحلية، بوضع الأطفال مع عائلاتهم في مراكز الاحتجاز ثم اتخاذ قرار فيما إذا كانوا بحاجة إلى رعاية مركزية. عثر زينز على وثيقة تفصل المساعدات المتاحة للمجموعات التي تحتاجها، منها العائلات التي يوجد الأب والأم فيها في مراكز التأهيل. "يجب أن تعزز المدارس الإرشاد النفسي"، هذا ما ورد في أحد التعليمات. واضح أن تأثير عزل الأطفال على نطاق واسع ينظر إليه الآن كقضية اجتماعية كبرى، وتبذل جهود للتعامل معها، مع أن السلطات لا ترغب بالحديث عن الموضوع. ويبدو أن بعض الوثائق الحكومية المتعلقة بالموضوع قد أخفيت عمدا عن محركات البحث باستخدام تعبيرات غامضة بدل "التدريب المهني". وتقول الدولة أن المدارس الداخلية للأطفال تؤمن ظروفا افضل للدراسة ونظافة أفضل. وبدأ بعض الأطفال بإطلاق صفة "ماما" على المدرسات. اتصلنا بعدد من مكاتب التعليم في زينجيانغ لمحاولة التعرف على السياسة الرسمية في هذه الحالة، لكن معظمها رفض الحديث. سألنا أحد المسؤولين عن مصير الأطفال الذين يؤخذ والداهم إلى المعسكرات. أجابت أنهم يوضعون في مدارس داخلية حيث يحصلون على الطعام والملابس والعناية اللازمة. روضة محاطة بالأسلاك في إحدى القاعات في إسطنبول نستمع إلى قصص العائلات الممزقة، حزنهم وغضبهم. "آلاف الأطفال يفصلون عن والديهم ونحن ندلي بشهاداتنا طوال الوقت"، قالت إحدى الأمهات، وتساءلت "لماذا يلتزم العالم الصمت عند معرفته بهذه الحقائق؟". وفي شينغيانغ تظهر الأبحاث أن الأطفال يجدون أنفسهم في مدارس محصنة ومعزولة ومحاطة بأسلاك كهربائية وتحت الرقابة الدائمة. أصدرت التعليمات في بداية عام 2017، حين بدأت أعداد المحتجزين تتزايد. ويتساءل زينز إن كانت الدولة تحاول التعامل مع اي محاولة للأهل لاستعادة أطفالهم بالقوة. "أعتقد أن الدليل على فصل الأهل عن أطفالهم هو مؤشر واضح على أن حكومة شينغيانغ تحاول تربية جيل جديد بلا جذور، معزول عن لغته ومعتقداته الدينية"، قال لي زينز. "أعتقد أن الأدلة تشير إلى إبادة ثقافية".
https://www.bbc.com/amharic/news-54009092
https://www.bbc.com/arabic/art-and-culture-53997713
የቀድሞ የነጻ ትግል ስፖርተኛ እና የአሁኑ ከፍተኛ ገንዘብ ተከፋይ ተዋናዩ፤ የኮሮናቫይረስ መመሪያዎችን አጥብቀን ብንከተልም እኔን ጨምሮ ባለቤቴ እና ሁለት ሴት ልጆቼ በቫይረሱ ተይዘን ነበር ብሏል። በአሁኑ ወቅት ከቫይረሱ ማገገማቸውን እና ወደ ሌሎች ሰዎች ቫይረሱን እንደማናስተላልፍ ማወቃችን ትልቅ የአእምሮ እረፍት ሰጥቶናል ብሏል ዘ ሮክ። የ48 ዓመቱ ጆንሰን እንዳለው፤ የ35 ዓመቷ ባለቤቱ ሎውራ፣ የ4 እና የ2 ዓመት ሴት ልጆቹ በቫይረሱ መያዛቸውን የተረዱት ከሁለት ሳምንታት በፊት ነበር። ቫይረሱ “ከቅርብ የቤተሰብ አባል ጓደኞች” እንደያዛቸው የገለጸው ዘ ሮክ፤ የቤተሰብ አባላት ጓደኛ ያላቸው ሰዎችም በቫይረሱ ተይዘው እንደነበረ አላወቁም ብሏል። “አንድ ልነግራችሁ የምችለው ነገር፤ ይህ እንደ ቤተሰብ ያሳለፍነው እጅግ በጣም ከባዱ ነገር ነው” ብሏል ተዋናዩ በኢንስታግራም ገጹ ላይ። ከምንም ነገር በላይ ለቤተሰቤ ደህንነት ቅድሚያ እሰጣለሁ ያለው ዘ ሮክ ቫይረሱ በቤተሰብ አባላቱ ላይ ክፉ ጉዳት አለማስከተሉ መልካም አጋጣሚ እንደሆነ ገልጿል። እንዳንድ ሰዎች እና ፖለቲከኞች የአፍ እና አፍንጫ መሸፈኛ ጭምብል ማድረግ እና ያለማደረግን ጉዳይ ፖለቲካዊ አጀንዳ ሲያደርጉት ያስደንቀኛል ያለው ዲዋይን፤ “ጭምብል ማድረግ ከፖለቲካ ጋር የሚያገናኘው ነገር የለም። ጭምብል አድርጉ። የበሽታውን ስርጭት ይቀንሳል። ይህ እውነታ ነው” ሲል በኢንታግራም ገጹ ላይ በለጠፈው ቪፊዮ ተናግሯል።
أعلن الممثل عن إصابته عبر إنستاغرام وأوضح المصارع السابق، الذي أصبح الممثل الأعلى أجرا، أنه وزوجته وابنتيه أصيبوا بالعدوى بالرغم من انضباطهم والتزامهم بحماية صحتهم. وقال إن معرفتهم بالإصابة بعد الفحص كانت صدمة قاسية، وإنهم تعافوا ولم يعودوا يشكلون مصدرا لنقل العدوى. وأوضح جونسون البالغ من العمر 48 عاما أنه وزوجته البالغة الخامسة والثلاثين وطفلتيه جاسمين وتيانا، بعمر 4 سنوات وسنتين، قد التقطوا العدوى قبل أسبوعين ونصف، من أصدقاء مقربين للعائلة لم يكونوا يعلمون بإصابتهم. وعلق الممثل قائلا في فيديو نشر على إنستاغرام "أستطيع أن أخبركم أن التجربة كانت تحديا هو الأكبر في حياتنا". مواضيع قد تهمك نهاية وأضاف "أن تأتي نتيجة فحصك لكورونا إيجابية مختلفة تماما عن إصابات العمل القوية، أو إجبارك على إخلاء المنزل أو حتى أن تكون مفلسا، وهي أوضاع مررت بها سابقا أكثر من مرة". وقال إن أولويته الأولى هي حماية عائلته. "نحن نحس بالعرفان لأننا ندرك أنك لا تخرج دائما من هذه التجربة أقوى وفي صحة أفضل"، وتابع قائلا " يذهلني أن البعض ومنهم سياسيون يستغلون لبس الكمامة كمظهر مرتبط بأجندة سياسية. الأمر ليس مرتبطا بالسياسة، إلبس الكمامة، فهذا هو السلوك الصائب". يذكر أن دوين جونسون سار على خطى والده روكي وأصبح مصارعا محترفا ونجما من نجوم المصارعة الترفيهية على مستوى العالم. وقد حقق نجاحا كبيرا في هذا المجال قبل أن يتحول إلى السينما ويمثل في أفلام شهيرة. وتفيد التقارير بأن المصارع السابق كسب 87.5 مليون دولار في السنة المنصرمة حتى شهر يونيو/حزيران، بينها 23.5 مليون دولار حققها من أرباح فيلم الإثارة الذي عرض على شبكة ننيتفليكس بعنوان Red Notice.
https://www.bbc.com/amharic/news-51134346
https://www.bbc.com/arabic/sports-51130294
የአፍሪካ ዋንጫ ውድድር ይዘጋጅ የነበረው በወርሃ ሰኔ እና ሐምሌ ላይ የነበረ ሲሆን፤ ግን እነዚህ ወራት በካሜሩን ዝናባማ ስለሚሆኑ ወደ ጥር እንዲዘዋወር ተደርጓል ተብሏል። ይህ ማለት በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ የሚጫወቱ እና ለአፍሪካ ዋንጫ የሚያልፉ ሃገራት ተጫዋቾች እስከ ስድስት የክለብ ጨዋታ ያመልጣቸዋል። ትናንት የአፍሪካ እግር ኳስ ኮንፌዴሬሽን-ካፍ እና የካሜሮን እግር ኳስ ፌዴሬሽን ያካሄዱትን ስብሰባ ተከትሎ የካፍ ፕሬዝደንት በትዊተር ገጻቸው ላይ "የ2021 የአፍሪካ ዋንጫ ከጥር 1 እስከ ጥር 29 ድረስ ይካሄዳል። የጊዜ ለውጡ በአየር ጠባይ ምክንያት በካሜሮን ጥያቄ መሠረት ተቀይሯል" ሲሉ አስፍረዋል። የካፍ ምክትል ፕሬዚደንት ቶንይ ባፉኤ በበኩላቸው፤ በቀን ለውጡ ላይ ከካሜሮን ሜትዮሮሎጂ ባለሥልጣናት፣ አሰልጣኞች እና ተጫዋቾች ጋር እንዲሁም የውድድሩ አዘጋጅ ኮሚቴ ጋር በጥልቅ መወያየታቸውን አስረድተዋል። ካሜሮን የ2019 ዋንጫን እንድታዘጋጅ ተመርጣ እንደነበረ ይታወሳል። ይሁን እንጂ ከስታዲየም ግንባታ እና ከአጠቃላይ ዝግጅት ጋር ተያይዞ የነበራት ዝግጁነት ዘገምተኛ ነው ከተባለ በኋላ ነበር ግብጽ እንድታዘጋጅ እድሉ የተሰጣት። • «የኔ ትውልድ ታሪክ እንደሚሠራ እምነት አለኝ» ሎዛ አበራ
رياض محرز الذي فاز بكأس الأمم الأفريقية مع منتخبه الجزائر مهدد بالغياب ستة أسابيع عن الدوري الإنجليزي وثمة مخاوف من أن يؤثر ذلك على مشاركة أكثر من 30 لاعبا أفريقيا في الدوري الإنجليزي الممتاز. وكان يفترض إقامة البطولة في يونيو/تموز أو يوليو/حزيران، لكن الكاميرون قررت تغيير الموعد بسبب الطقس الحار في البلاد. ومع إقامة البطولة في يناير/كانون الثاني، ستواجه بعض الأندية في الدوريات الأوروبية، وخاصة الدوري الإنجليزي، احتمال تغيب بعض اللاعبين الأفارقة، خاصة أن المنافسات تكون في ذروتها، وهي نفس المشكلة القديمة مع البطولات التي كانت تقام في هذا الوقت. وكانت بطولة العام الماضي 2019 في مصر أول بطولة أفريقية تقام في الصيف، لكن أحوال الطقس في مصر ساعدت على إجراء البطولة دون مشاكل. وسيكون من الصعب حدوث هذا في الكاميرون التي تشهد ارتفاعا كبيرا في درجات الحرارة صيفا. مواضيع قد تهمك نهاية وستكون الأندية الإنجليزية الأكثر تأثرا بغياب اللاعبين الأفارقة، وقد يضطر بعض اللاعبين للتغيب ستة أسابيع كاملة، وهو ما سيؤثر على أنديتهم، خاصة أن غالبيتهم يلعبون بشكل أساسي. كما أن ذلك يجعل مدربي الفرق الإنجليزية في موقف صعب لدى اتخاذ قرار بشأن التعاقد مع لاعبين أفارقة جدد. وقال هاري ريدناب، مدرب توتنهام السابق لبي بي سي: "إنها (البطولة الأفريقية) تؤثر بالتأكيد على تفكيرك عندما يتعلق الأمر بالتعاقد مع لاعبين أفارقة". وأضاف: "حتى عندما يعودون من البطولة، فإنهم دائما لا يكونوا كسابق عهدهم. ولابد من فترة ليتعافوا من قسوة كأس الأمم". نجوم بارزون في موقف صعب من هم اللاعبون الذين قد يغيبون عن الدوري الإنجليزي الموسم المقبل، بناء على اللاعبين الموجودين في الفرق الحالية وبافتراض تأهل منتخباتهم للبطولة القارية؟ من أبرز الفرق التي قد تتأثر بهذا التغيير نادي ليفربول، متصدر بطولة الدوري الإنجليزي حاليا، إذ يوجد ثلاثة أفارقة بين نجومه الأساسيين: المصري محمد صلاح والسنغالي ساديو ماني، والغيني نابي كيتا. كما يضم أيضا الكاميروني جويل ماتيب، لكنه اعتزل اللعب دوليا. كما قد يتأثر مانشستر سيتي الذي يضم بين لاعبيه رياض محرز، نجم منتخب الجزائر الذي حصل على لقب البطولة الماضية. ومن الأندية الأخرى التي قد تخسر لاعبين أيضا إذا ما تأهلت منتخبات بعينها إلى نهائيات أمم أفريقيا:
https://www.bbc.com/amharic/news-54201264
https://www.bbc.com/arabic/art-and-culture-54199646
የኅዳሩን የአሜሪካ ምርጫ አስታኮ ገበያ ላይ ይውላል ተብሏል፡፡ የአሜሪካ የመጀመርያው ጥቁር ፕሬዝዳንት ባራክ ኦባማ መጽሐፉ የፕሬዝዳንት ዘመኔን ትውስታዎች በሐቅ ያሰፈርኩበት ነው ብለዋል፡፡ የመጽሐፉ ርእስ ኤ ፕሮሚስድ ላንድ ‹‹A Promised Land›› የሚል ሲሆን በኅዳር 17 የአሜሪካ ምርጫን በሁለት ሳምንት ተከትሎ ገበያ ላይ ይውላል። የዲሞክራቲክ ፓርቲ መሪ የነበሩት ባራክ አሜሪካንን ለሁለት የስልጣን ዘመን መርተዋል፡፡ የአሁኑ የዲሞክራቲክ ፓርቲ እጩ ተወዳዳሪና የዶናልድ ትራምፕ ተፋላሚ የኦባማ ምክትል ሆነው ለ8 ዓመታት አገልግለዋል፡፡ ኦባማ በትዊተር ሰሌዳቸው ያሰፈሩት መልእክት ‹‹መጽሐፍ ጽፎ እንደመጨረስ ያለ መልካም ስሜት አላውቅም፡፡ በዚህኛው መጽሐፌ ጥሩ ስሜት ነው ያለኝ ብለዋል፡፡ የኦባማ መጽሐፍ ዳጎስ ያለ ነው፡፡ 768 ገጾች አሉት፡፡ ዝነኛው ፔንጉይን ራንደም ሀውስ ያሳተመው ሲሆን ወደ 25 ቋንቋዎች ተመልሷል ተብሏል፡፡ ኦባማ በመጽሐፋቸው አሜሪካንነና ዓለምን ችግር ውስጥ ከትቶ ስለነበረው ስለ ፋይናንስ ቀውስ፣ ስለ ጤና መድኅን እንዲሁም ስለ ቢን ላደን አገዳደል አውስተዋል፡፡ 44ኛው የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ከዚህ ቀደም ሦስት መጻሕፍትን አበርክተዋል፡፡ ድሪምስ ፍሮም ማይ ፋዘር፣ ዘ ኦደሲቲ ኦፍ ሆፕ እንዲሁም ኦፍ ስሪ ሲንግ የሚል የልጆች መጽሐፍ አላቸው፡፡ ባለቤታቸው ክብርት ሚሼል ኦባማ የጻፈችው ቢካሚንግ የተሰኘ መጽሐፍ በ5 ወራት 10 ሚሊዮን ቅጂ በመሸጥ የዓለምን ክብረ ወሰን ይዟል፡፡
وقال أوباما - وهو أول رئيس أسود للولايات المتحدة - إن الكتاب "سيحاول تقديم وصف صادق عن رئاستي". ومن المقرر أن تصدر المذكرات التي تحمل عنوان "أرض موعودة" في 17 نوفمبر/ تشرين الثاني، بعد أسبوعين فقط من الانتخابات الرئاسية الأمريكية. وشغل أوباما منصب الرئيس لفترتين متتاليتين من 2009 حتى 2017. ويخوض جو بايدن - الذي كان نائبا له - السباق الرئاسي المقبل في مواجهة الرئيس الحالي دونالد ترامب. مواضيع قد تهمك نهاية وكتب أوباما على تويتر: "ليس هناك شعور مثل شعور إنهاء كتاب، وأنا فخور بهذا الكتاب". وسيتم إصدار المذكرات المكونة من 768 صفحة في وقت واحد بـ 25 لغة، وفقاً للناشر "بينغوين راندوم هاوس". ويتحدث فيها أوباما عن الاستجابة للأزمة المالية العالمية، وتشريعه التاريخي لإصلاح الرعاية الصحية المعروف باسم قانون "أوباما كير"، وعن الغارة الأمريكية في باكستان عام 2011 التي قتلت زعيم تنظيم "القاعدة" أسامة بن لادن. وألف أوباما ثلاثة كتب سابقة، بما في ذلك "أحلام من أبي" و"جرأة الأمل"، بالإضافة إلى كتاب الأطفال "عنك أغني". ونشرت زوجته، المحامية والسيدة الأولى السابقة، ميشيل أوباما مذكراتها الخاصة. وفي غضون خمسة أشهر من النشر باعت مذكرتها "بيكامينغ" أكثر من عشرة ملايين نسخة. وربما يجد أوباما صعوبة من أجل التفوق على زوجته، لكن هذه لن تكون المرة الأولى التي تتفوق فيها الزوجات على الرؤساء. فقد تفوقت مبيعات مذكرات نانسي ريغان وبيتي فورد على أعمال زوجيهما.
https://www.bbc.com/amharic/news-48591412
https://www.bbc.com/arabic/world-45419575
ከዚህ በተጨማሪ መረጃ አደባብሰው አጥፍተዋል የተባሉ ሶስት ፖሊሶች በአምስት አመት እስር እንዲቀጡ ፍርድ ቤቱ ወስኗል። ከአርብቶ አደር ቤተሰብ የተወለደችው ህፃኗ ካቱዋ ከተማ አካባቢ በሚገኝ ጫካ ውስጥ ተገድላ የተገኘችው ባለፈው አመት ነበር። የልጅቷ መገደል በከፍተኛ ሁኔታ የሚዲያ ሽፋን ያገኘው የሂንዱ ቀኝ ክንፍ አክራሪዎች በወንጀሉ የተጠረጠሩ ግለሰቦችን እስር ተቃውመው ሰልፍ በማድረጋቸው ነበር። •የተደፈረችው የ3 ዓመት ህፃን በአስጊ ሁኔታ ትገኛለች የመንግሥት የቀድሞ ኃላፊን ጨምሮ አራት ፖሊሶችና አንድ እድሜው ያልደረሰ ህፃን ልጅ በአጠቃላይ ስምንት ግለሰቦች ተጠርጥረው ተይዘው ነበር። አንደኛው ግለሰብ በነፃ ሲለቀቅ የህፃኑ ጉዳይ ለብቻ እንደሚታይ ተዘግቧል። ሁሉም ከወንጀሉ ነፃ እንደሆኑ ክደው ነበር። •ደሴ፡ የሰባት ዓመት ህፃን ገድሏል በተባለው የእንጀራ አባት ምክንያት ቁጣ ተቀሰቀሰ የልጅቷ ጉዳይ በከፍተኛ ሁኔታ ሽፋን ከማግኘቱ አንፃር አገሪቷንም ከአስራ ሁለት አመት በታች ለሚደፈሩ ህፃናት የሞት ፍርድን የሚደነግግ አዲስ ህግ እንድታሳልፍ አድርጓቷል። ነገር ግን የሞት ፍርዱ የመጨረሻ ውሳኔ የሚወሰነው በዳኞቹ ይሆናል። በባለፈው አመት ጥር ወር ላይ የጠፋችው የስምንት አመቷ ህፃን ከሶስት ሳምንት በኋላ ስትገኝ ሰውነቷ በማይሆን ሁኔታ ነበር። እንደ ወንጀል መርማሪዎች ከሆነ ህፃኗ በአካባቢው በሚገኝ የእምነት ቦታ ላይ በሚገኝ ቦታ ማደንዘዣ እየተሰጣት እንደቆየች ነው። ክሱ እንደሚያሳየው ለቀናት የተደፈረች ሲሆን፤ ከመገደሏም በፊት በከፍተኛ ሁኔታ አካላዊ ድብደባ እንደደረሰባት ነው። ህፃኗ ኢላማ የተደረገችው በአካባቢው የሚገኙ የጉጃር ጎሳዎችን ከአካባቢው ለቀው እንዲወጡ ለማሰገደድ እንደሆነም ተገልጿል። •የተነጠቀ ልጅነት •"በወንድሜ ለአምስት ዓመታት ተደፍሬአለሁ" በህንድ በየደቂቃው አስራ አምስት ሴቶች እንደሚደፈሩ ከሶስት አመት በፊት የወጣ መረጃ የሚያሳይ ሲሆን በተለይም በህፃናት ላይ የሚደርስ ጥቃት በከፍተኛ ሁኔታ እየጨመረ ነው። የቢቢሲ ጊታ ፓንዲ ከደልሂ እንደገለፀችው ህንድ በአለም ላይ በህፃናት በሚደርስ ወሲባዊ ጥቃት አንደኛ ብትሆንም ጉዳዩ ችላ የተባለና ሪፖርት የማይደረጉ ጥቃቶችም ከፍተኛ ሊሆኑ እንደሚችሉ ነው። የቢቢሲዋ ዘጋቢ ዲቭያ አርያ የህፃኗን እናት ባናገረችበት ወቅት የህፃኗን እናት ሳገኛት ከትልቋ ልጇና ከሌሎች ቤተሰቦች ጋር ተሰባስባ ነው። ፍየልና በጎቻቸው በአካባቢያቸው የሚገኘውን ሳር እየጋጡ የነበረ ሲሆን እኔ ሳገኛቸው ፍርዱን አልሰሙም ነበር። የስድስቱንም የፍርድ ውሳኔ ለእናቷ ስነግራት ምርር ብላ አልቅሳ ይህንን የምስራች ስላበሰርኳት መረቀችኝ። ፍርድ ቤቱ የሚገኝበት ቦታ ለመሄድ አቅማቸው ስለማይፈቅድ ባሉበት ቦታ በተስፋ እየጠበቁ ነበር። "በፍትህ የማምን ሰው ነኝ እናም አምላክም ጥንካሬውን ስጠኝ" ብላለች በተለይም ለልጃቸው ህይወት በዋነኝነት ተጠያቂ ያሏቸውን ሁለቱን ግለሰቦች የሞት ፍርድ ካልተፈረደባቸው ይግባኝ እንደሚሉ ተናግራ ነበር "ለልጃችን ፍትህ እስከምናገኝ እኔም ሆነ ባለቤቴ እህልም ሆነ ውሃ አንቀምስም" ብላለች የ15 አመቷ የህፃኗ ታላቅ እህት በበኩሏ እሷም ሆነ የእድሜ እኩዮቿ የሂንዱ እምነት ተከታይ ወንዶችን በመፍራት ከትልቅ ሰው ጋር ካልሆኑ ብቻቸውን የትም እንደማይሄዱ ተናግራለች።
وقال مسؤولون إن زوجة أب الطفلة كانت قد طلبت من ابنها، ذي الـ 14 عاما، وثلاثة آخرين اغتصاب الطفلة أمام ناظريها. وأضافوا أنه قد عثر على جسد الطفلة يوم الأحد في غابة في مقاطعة بارامولا محروقا بالأسيد وعليه علامات تعذيب. ويعتقد أن زوجة الأب كانت مستاءة لأن الفتاة كانت المفضلة لدى والدها. وقالت الشرطة لبي بي سي إن الفتاة بقيت مفقودة لمدة 10 أيام قبل العثور على جسدها. وكان موقع NDTV الإخباري قد نقل عن امتياز حسين، وهو ضابط رفيع في الشرطة، قوله: "توصلنا إلى أن زوجة الأب كانت تحمل الضغينة تجاه الزوجة الثانية لزوجها ولأطفالها". وأضاف أن الفتاة قتلت بفأس بعد حادثة الاغتصاب الجماعي الذي تعرضت له، وأن أحد المتهمين باغتصابها - وهو شاب في الـ 19 من العمر - قام بتشويه جسدها. ازداد التدقيق في حوادث الاعتداء الجنسي في الهند منذ حادثة الاغتصاب الجماعي التي تعرضت لها طالبة كانت في الـ 23 من العمر عام 2012 عندما كانت في حافلة في العاصمة نيودلهي. وأثارت تلك الحادثة موجة احتجاجات استمرت أياما ودفعت الحكومة لإقرار قوانين أكثر تشددا لمكافحة الاغتصاب تضمنت عقوبة الإعدام. ولكن رغم ذلك لا تزال تقارير كثيرة تنقل أخبار اعتداءات تتعرض لها نساء وأطفال في أنحاء البلاد.
https://www.bbc.com/amharic/news-55156383
https://www.bbc.com/arabic/world-55190320
ከ45 ሺህ በላይ ሰዎች ግጭቱን ሸሽተው ወደ ሱዳን ተሰደዋል በክልሉ በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ሰዎች የሚያስፈልጋቸው የምግብና የመድኃኒት ክምችት እተሟጠጠ መሆኑ ተነግሯል። የተባበሩት መንግሥታት ባለስልጣናት ለፈረንሳይ ዜና ወኪል እንደተናገሩት፤ ምንም እንኳን ያልተቋረጠ የሰብአዊ እርዳታ ለማቅረብ ከመንግሥት ጋር ስምምነት ላይ ቢደረስም ወደ አካባቢዎቹ መድረስ እንዳልቻሉ ገልጸዋል። የፌደራል መንግሥቱ ሠራዊት የመቀለ ከተማን ባለፈው ቅዳሜ ከተቆጣጠረና እየተካሄደ የነበረው ወታደራዊ ዘመቻ መጠናቀቁ ከተገለጸ በኋላ ቢቢሲ ለመጀመሪያ ጊዜ በትግራይ ዋና ከተማ መቀለ ውስጥ የሚገኙ ሰዎችን ለማናገር ችሏል። በሳተላይት ኢንተርኔት ያናገራቸው ምንጮች እንደሚሉት "ከመቀሌ አቅራቢያ በሚገኙ ስፍራዎች ላይ ውጊያ እየተካሄደ ነው" ብለዋል። ቢቢሲ ያናገራቸውና ለደኅንነታቸው ሲሉ ማንነታቸው እንዲገለጽ ያልፈሉ ሁለቱ ግለሰቦች፤ በዚህ ሳምንት ረቡዕና ሐሙስ ራቅ ካለ አካባቢ የከባድ መሳሪያ ድምጽ መስማታቸውን ተናግረዋል። ምንጮቹ ጨምረውም ከመቀለ ከተማ ምዕራብና ደቡብ አቅጣጫ የተኩስ ድምፅ መስማት እንደቻሉ ገልጸዋል። የኢትዮጵያ መንግሥት የዴሞክራሲ ግንባታ ሚኒስትር የሆኑት አቶ ዛዲግ አብረሃ ግን "ጦርነት እየተካሄደ አይደለም" ሲሉ ለቢቢሲ ተናግረዋል። ሚኒስትሩ ጨምረውም "ህወሓት ጦርነት ማድረግ የሚያስችል ወታደራዊ ቁመና የለውም" ሲሉ ገልጸዋል። የህወሓት ኃይሎች ቃል አቀባይ ገብረ ገብረጻድቃን ረቡዕ እለት በትግራይ ቴሌቪዥን ላይ ቀርበው ከመቀለ ከተማ አቅራቢያ ባሉ ቦታዎች ላይ ውጊያ እያካሄዱ መሆኑን ተናግረው፤ "ጦርነቱ በቀላሉ የሚያበቃ አይደለም" ብለው ነበር። 'መቀለ ውስጥ መንግሥት የለም' በክልሉ ዋና ከተማ መቀለ ውስጥ የሚገኙ ነዋሪዎች ግጭቱ ከጀመረበት ጊዜ አንስቶ በመሠረታዊ አገልግሎቶች እጥረት እየተቸገሩ መሆናቸውን ገልጸዋል። የፌደራሉ መንግሥት ሠራዊት ከተማዋን ከተቆጣጠረ በኋላ እንኳን ነዋሪዎች በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ መሆናቸውን አመልክተዋል። አንድ ነዋሪ ለቢቢሲ እንደተናገረው "አሁን ድረስ በከተማዋ ውስጥ የውሃ፣ የመብራትና የባንክ አገልግሎት የለም።" ነዋሪው ጨምሮም የከተማዋ ፖሊስና የጸጥታ ኃይል በሌለበት ሁኔታ ዘረፋ በተደጋጋሚ እያጋጠመ ነው ብሏል። "በከተማዋ ውስጥ መንግሥት የለም" በማለት የመንግሥት ወታደሮች ግን በተወሰኑ የተከማዋ ክፍል ውስጥ እንደሚታዩ ተናግሯል ። በሌላ በኩል ግን ለኢትዮጵያ መንግሥት ቅርብ የሆኑ መገናኛ ብዙሃን ከተማዋ "ወደ መደበኛ ሕይወት እየተመለሰች ነው" ሲሉ ዘግበዋል። የአንድ ቤተሰብ አባላት ሞተውበታል የተባለው ቤት 'የሰላማዊ ሰዎች ሞት' ባለፈው ቅዳሜ የፌደራል መንግሥቱ ሠራዊት ግማሽ ሚሊዮን የሚቆጠር ነዋሪ ያላትን የመቀለ ከተማን ከመቆጣጠሩ በፊት የከባድ መሳሪያ ድብደባ እንደነበር ተነግሯል። በዚህም ሳቢያ አንዳንድ ነዋሪዎች ከጥቃቱ ለማምለጥ ወደ ከተማዋ ዳርቻ ሸሽተው ነበር። ሰኞ ዕለት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ በአገሪቱ ምክር ቤት ቀርበው እንደተናገሩት በዘመቻው "አንድም ሰላማዊ ሰው አልተገደለም" ብለዋል። ነገር ግን ቢቢሲ ያናገራቸው የመቀለ ነዋሪዎች እንዳሉት፤ ቅዳሜ ዕለት ከተፈጸመው የከባድ መሳሪያ ድብደባ በኋላ የቆሰሉና የሞቱ ሰላማዊ ሰዎችን ሆስፒታል ውስጥ መመልከታቸውን ገልጸዋል። ከምንጮቹ መካከል አንደኛው የከባድ መሳሪያ ጥይት አይደር እዳጋ በጊ በተባለ የመኖሪያ አካባቢ ወድቆ የአንድ ቤተሰብ አባላትን መግደሉን ለቢቢሲ ገልጾ፤ በተጨማሪም ነዋሪው በጥቃቱ የወደመ ቤትና የቆሰሉ ሰዎችን የሚያሳይ ምስል አቅርቧል። ዓለም አቀፉ የቀይ መስቀል ኮሚቴ ባለፈው ሳምንት እንዳለው በመቀለ ከተማ የሚገኙ ሆስፒታሎችና የጤና ተቋማት ከባለፈው ቅዳሜ ውጊያ በኋላ በርካታ የሞቱና የቆሰሉ ሰዎችን መቀበላቸውን ገልጿል። የዲሞክራሲ ግንባታ ሚኒስትሩ ዛዲግ አብረሃ በዚህ ጉዳይ ላይ በሰጡት ምላሽ "በእኛ በኩል ሙሉ በሙሉ በሰላማዊ ሰዎች ላይ ጉዳት እንዳይደርስ አድርገናል" ሲሉ የጠቅላይ ሚኒስትሩን ማብራሪያ አጠናክረዋል። 'ጦርነቱ ይቀጥላል' የትግራይ ኃይሎች በክልሉ የተለያዩ አካባቢዎች ውጊያው እየተካሄደ መሆኑን ይናገራሉ። በክልሉ የነበሩ ሁለት የቴሌቪዥን ጣቢያዎች ህወሓትን የሚደግፉ ዝግጅቶችን ከዚህ ቀደም ከሚያሰራጩበት ቦታ ውጪ ሆነው እያስተላለፉ ይገኛሉ። የህወሓት ከፍተኛ ባለስልጣን የሆኑት አቶ ጌታቸው ረዳ ሐሙስ ምሽት በትግራይ ቴሌቪዥን ቀርበው "ጦርነቱ አልቆመም፤ ህልውናችንና ራስን የማስተደደር መብታችን እስካልተከበረ ድረስ ጦርነቱ አይቆምም" ብለዋል። ነገር ግን ሚኒስትር ዛዲግ አብረሃ ጦርነቱ ማብቃቱን ለቢቢሲ ገልጸው "የቀረው ነገር የህወሓት መሪዎችን በቁጥጥር ስር ማዋል ነው" ብለዋል። የኢትዮጵያ መንግሥት የመቀለ ከተማን ከተቆጣጠረ በኋላ በትግራይ ውስጥ የተካሄደው "ወታደራዊ ዘመቻ" እንዳበቃና አሁን አቶ ጌታቸው ረዳን ጨምሮ ሌሎች የህወሓት ፖለቲካዊና ወታደራዊ አመራሮችን ለመያዝ እያደነ መሆኑን ገልጿል። የትግራይ ኃይሎች በበኩላቸው ክልላቸውን "ወራሪዎች" ካሏቸው እየተከላከሉ መሆናቸውን አመልክተው ከ45 ሺህ በላይ ሰዎች እንዲፈናቀሉና ወደ ሱዳን እንዲሰደዱ ያደረገው ለአንድ ወር በቆየው ውጊያ እንደሚቀጥሉ ተናግረዋል።
أكثر من 45,000 شخص فروا من إقليم تيغراي وعبروا إلى السودان وتفيد الأنباء بأن الإمدادات الغذائية والأدوية بدأت بالنفاد لدى الملايين من الأشخاص. وقال مسؤولون في الأمم المتحدة لوكالة فرانس برس إنه لا يزال يمنع الدخول اليوم الجمعة، على الرغم من وجود اتفاق يسمح بدخول المساعدات الإنسانية "دون إعاقة" إلى المناطق الخاضعة لسيطرة الحكومة. وكان الجيش الإثيوبي قد دخل عاصمة الإقليم "ميكيلي" في نهاية الأسبوع الماضي وقال إن الصراع الذي استمر شهرا مع قوات جبهة تحرير شعب تيغراي قد انتهى. وقد لقي المئات مصرعهم في القتال مع جبهة تحرير شعب تيغراي. وشُرد عشرات الآلاف من الأشخاص من منازلهم، مع فرار موجة من اللاجئين إلى السودان. مواضيع قد تهمك نهاية وقد تمكنت بي بي سي الخميس من الحديث مع أشخاص في مدينة ميكيلي قالوا إن "القتال ما زال دائرا في أماكن بالقرب من المدينة". وتقول جبهة تحرير شعب تيغراي إنها لا تزال تقاتل. لكن الوزير الإثيوبي المسؤول عن تطبيق الديمقراطية، زادق أبراها، نفى ذلك قائلا إنه "لا توجد حرب". أما غيتاشيو رضا، وهو عضو في اللجنة التنفيذية لجبهة تحرير شعب تيغراي، فقد أبلغ بي بي سي بأن الوضع في ميكيلي "متوتر للغاية". وقال: "لا توجد رغبة لدى الناس على الإطلاق لتأييد القوات الغازية." وأضاف رضا قائلا إن القوات التابعة لجبهة تحرير شعب تيغراي انسحبت من ميكيلي لتجنيب المدينة قصفا عنيفا من جانب القوات المهاجمة، لكن القتال مستمر في ضواحي المدينة. وقال: "قواتي تقاتل من أجل حق تقرير المصير لشعبها. وهم يقاتلون بشجاعة وبطولة ولا يوجد سبب يدفعهم إلى الاستسلام." غير أنه قال إن جبهة تحرير شعب تيغراي مستعدة للتفاوض. وقال رضا: "في حين لن نخضع لأي محاولة للي الذراع، فإننا نبقى ملتزمين بالحاجة إلى السلام." "لا مساعدات قبل الأسبوع القادم" قال سافيانو أبرو، المتحدث باسم مكتب تنسيق المساعدات الإنسانية التابع للأمم المتحدة، لوكالة فرانس برس: "لدينا تقارير تفيد بأن القتال لا يزال مستمرا في أجزاء عديدة من تيغراي. هذه تقارير مثيرة للقلق والوضع معقد بالنسبة لنا." كانت الأمم المتحدة قد أعلنت الأربعاء عن توصلها إلى اتفاق لإيصال المساعدات إلى مناطق في تيغراي تخضع لسيطرة الحكومة. غير أن المنظمة الدولية لا تزال تجري تقييماتها الأمنية. وقال ثلاثة من مسؤولي الأمم المتحدة لوكالة فرانس برس إنه من غير المتوقع وصول المساعدات قبل الأسبوع القادم. وقال أبرو: "لقد مُنحنا هذا الإذن بالدخول بموجب هذا الاتفاق مع الحكومة الاتحادية. لكن علينا أيضا أن نعقد نفس هذا النوع من الاتفاق مع جميع أطراف الصراع من أجل ضمان أن يكون لدينا بالفعل إمكانية الدخول الحر وغير المشروط إلى تيغراي." ومن بين أولئك المحتاجين للمساعدات الطارئة هناك حوالي 96,000 لاجئ فروا من الاضطهاد والخدمة العسكرية الإلزامية في إريتريا المجاورة وهم يعيشون في مخيمات في تيغراي. ويعتقد بأن مخيماتهم تعاني من نفاد الغذاء. وهناك تقاريرغير مؤكدة عن وقوع هجمات وعمليات اختطاف. وقالت آن إنكونتري، مديرة وكالة اللاجئين التابعة للأمم المتحدة في إثيوبيا، إن الوكالة تحاول بشكل عاجل إيصال الأغذية والأدوية والإمدادات الأخرى إلى اللاجئين، وتقييم التقارير "القاتمة جدا" حول الأمن في المخيمات. وقالت لوكالة فرانس برس: "لقد سمعنا عن حدوث وفيات بين اللاجئين، وأن البعض يتم إجباره على التجنيد. وسمعنا عن عمليات اختطاف." وقد جعل التعتيم المفروض على وسائل الاتصال منذ بداية القتال من الصعب التحقق من مثل هذه التقارير. علاقة الصداقة التي تربط بين آبي أحمد وأسياس أفورقي تثير استياء جبهة تحرير شعب تيغراي ما هي أسباب القتال بين الحكومة وجبهة تحرير شعب تيغراي؟ هيمنت جبهة تحرير شعب تيغراي على المشهد السياسي والعسكري في إثيوبيا طوال عقود قبل أن يتولى رئيس الوزراء آبي أحمد مهام منصبه في 2018 ويدخل سلسلة من الإصلاحات واسعة النطاق. وفي العام الماضي، قام آبي أحمد بحل الائتلاف الحاكم، المؤلف من عدد من الأحزاب الإقليمية القائمة على أساس عرقي ودمجها جميعها في حزب وطني واحد رفضت جبهة تحرير شعب تيغراي الانضمام إليه. وتصاعد العداء في سبتمبر/ أيلول الماضي، عندما نظم إقليم تيغراي انتخابات في الإقليم، متحديا حظرا فرض على مستوى البلاد على إجراء الانتخابات بسبب وباء فيروس كورونا. ورد آبي بوصف الانتخابات بأنها غير شرعية. وترى جبهة تحرير شعب تيغراي الإصلاحات التي أدخلها آبي محاولة لمنح حكومته المركزية صلاحيات أكبر ولإضعاف حكومات الأقاليم. كما أنها مستاءة مما تصفه بالصداقة "اللامبدئية" بين رئيس الوزراء آبي أحمد والرئيس الإريتري أسياس أفورقي.
https://www.bbc.com/amharic/news-50889276
https://www.bbc.com/arabic/middleeast-50888416
የሱዳን የቀድሞ ፕሬዝዳንት በቀረበባቸው የሙስና ክስ የሁለት ዓመት እስር ተፈርዶባቸዋል የችሎት ሂደቱ ከሱዳን ውጪ እንደሚካሄድ አቃቤ ሕጉ ታገልሲር አል ሄበር ተናግረዋል። ከአስር ዓመት በፊት የዓለም አቀፉ ወንጀለኞች ፍርድ ቤት በዳርፉር ለተፈፀመው የዘር ማጥፋት፣ የጦር ወንጀልና የሰብዓዊ መብት ጥሰት በበሺር ላይ የእስር ማዘዣ ቆርጦባቸው ነበር። • የኦሮሞና የሶማሌ ግጭት የወለደው የቴሌቭዥን ጣቢያ በዳርፉር በታጣቂዎችና በሱዳን መንግሥት ደጋፊ ጦሮች መካከል ውጊያ የተጀመረው በጎርጎሳውያኑ 2003 ነበር። እንደተባበሩት መንግሥታት ከሆነ በዚህ ግጭት 300ሺህ ሰዎች ሞተዋል። አቃቤ ሕግ ሄበር እንዳሉት ከሆነ፣ የዳርፉር ምርመራ የሚያተኩረው " የቀድሞ ባለስልጣናት" ላይ ሲሆን በስም እነማን ናቸው የሚለውን ከመናገር ተቆጥበዋል። ነገር ግን ማንም ከምርመራው ላይ እንዳይካተት አይደረግም ሲሉ አስታውቀዋል። በዳርፉር የተፈፀሙ ሁሉንም ወንጀሎች እንደሚመለከቱ ገልፀው፣ ይህም በርካታ ግድያዎችና ደፈራዎችንም እንደሚጨምር አስታውቀዋል። አስፈላጊ ከሆነ ምርመራው ከሀገር ውጪ ሊካሄድ ይችላል ያሉት ሚስተር ሄበር፣ ይህም አል በሺር ጉዳያቸው ወደ አለም አቀፉ የወንጀለኞች ፍርድ ቤት ሄግ ፍርድ ቤት ሊዘዋወር ይችላል ለሚለው ፍንጭ ሰጥቷል። • ኢትዮጵያ ሳተላይት ማምጠቋ ለምን ይጠቅማታል? 30 ዓመት በስልጣን ላይ የቆዩት የሱዳን የቀድሞ ፕሬዝዳንት አል በሺር በሀገሪቱ በተቀሰቀሰ ሕዝባዊ ተቃውሞ የተነሳ ከስልጣን መውረዳቸው ይታወሳል። ሱዳን በአሁኑ ሰአት ከወታደራዊ መሪዎችና የተቃውሞ እንቅስቃሴውን ይመሩ ከነበሩ አካላት በተውጣጣ የሽግግር መንግሥት እየተመራች ትገኛለች። አል በሺር ከስልጣን ከወረዱ በኋላ የአለም አቀፉ ወንጀለኞች ፍርድ ቤት አቃቢያነ ሕግጋት በሺር በዳርፉር ለተፈፀመው ወንጀል ችሎት ፊት ቀርበው ጉዳያቸው እንዲታይ ጠይቀው ነበር። የተባበሩት መንግሥታት በዳርፉር ግጭት 300ሺህ ሰዎች ሲሞቱ 2ሚሊየን ሰዎች መፈናቀላቸውን ይናገራል አል በሺር ከስልጣን እንደወረዱ ስልጣን ላይ የወጣው ወታደራዊ መንግሥት ጥያቄውን ውድቅ አድርጎት የነበረ ሲሆን የሱዳንን ሕዝባዊ አመጽ የመራውና በአሁን ሰዓት ከፍተኛ ተቀባይነት ያለው አካል ግን አልበሺር ተላልፈው ቢሰጡ ችግር እንደሌለበት አስታውቋል። ሚስተር ሄበር የአል በሺር ፍራቻ የቀድሞ ደህንነት ኃላፊያቸው ሳላህ ጎሽ ላይ ምርመራ ይደረጋል የሚለው ነው ብለዋል። እኚህ የሀገሪቱ የደህንነት ኃላፊ አል በሺር ከስልጣን በወረዱ በሁለት ቀናት ውስጥ ነው ከስልጣን የለቀቁት። • የትግራይና የፌደራል መንግሥቱ ግንኙነት በጣም አሳሳቢ ነው- ዶ/ር አብረሃም ተከስተ " በሳላህ ጎሽ ላይ እየተደረገ ባለው አራት ምርመራዎች የተነሳ ኢንተርፖል ይዞ ወደ ሱዳን እንዲያመጣቸው እየሰራን ነው" ብለዋል። በዳርፉር የጃንጃዊድ ሚሊሺያ ኃላፊ የነበሩት ሞሀመድ ሀምዳን "ሄሜቲ" ዳጎሎ ምርመራ እየተደረገባቸው ይሁን አይሁን የታወቀ ነገር የለም። ግለሰቡ በሱዳን ተቃውሞ እያደገ ሲሄድ ፊታቸውን ከአል በሺር አዙረው ከተቃዋሚዎቹ ጋር አብረው ነበር። ከዚያ በኋላ ነው የሱዳን ሽግግር ወታደራዊ መንግሥት ምክትል ፕሬዝዳንት ሆነው የተሾሙት። በኋላም ቢሆን የሱዳንን የሲቪል አስተዳደር የሚመራውን የሽግግር መንግሥት የሚከታተለው ምክር ቤት አባል ናቸው። • የሱዳንን መፃዒ ዕድል የሚወስኑት የጦር አበጋዝ ሂይውመን ራይትስ ዎች ግን በተለያያዩ ሰብዓዊ መብት ጥሰቶችና ወንጀሎች ይከስሳቸዋል። ሄሜቲ በዳርፉር ሲቪሎችን ለመከላከል ኃይል መጠቀም አስፈላጊ ነው ብለው ይከራከሩ ነበር። በዚህ ወር መጀመሪያ ላይ አልበሺር በተከፈተባቸው የሙስና ክስ ጥፋተኛ ሆነው በመገኘታቸው የሁለት ዓመት እስር እንደተፈረደባቸው ይታወሳል። አቃቢያነ ህግጋት በሱዳን በነበረው ሕዝባዊ ተቃውሞ ላይ በተገደሉ ሰዎች ዙሪያ ምርመራ እያደረጉባቸው ሲሆን ወደ ስልጣን ያመጣቸው መፈንቅለ መንግሥትንም በተመለከተ ምርመራ እየተደረገ ነው ተብሏል።
يواجه الرئيس السوداني السابق عمر البشير بالفعل عددا من التهم الأخرى وأشار النائب العام، تاج السر الحبر، إلى أن المحاكمة قد تجري خارج السودان. وقبل عشر سنوات، أصدرت المحكمة الجنائية الدولية مذكرة اعتقال بحق البشير، بتهم ارتكاب إبادة جماعية وجرائم حرب وجرائم ضد الإنسانية في الإقليم. واندلع القتال بين المتمردين وميليشيات موالية للحكومة في دارفور عام 2003. وتقول الأمم المتحدة إن نحو 300 ألف شخص قتلوا خلال الحرب. وبعد أكثر من 30 عاما في السلطة، أُطيح بالبشير في وقت سابق من العام الجاري إثر احتجاجات شعبية. مواضيع قد تهمك نهاية ويدار السودان حاليا من قبل حكومة انتقالية، تتألف من حكام عسكريين وكذلك أعضاء من حركة الاحتجاج. ماذا يقول النائب العام؟ وقال الحبر إن التحقيق في دارفور يركز على "القضايا المرفوعة ضد قادة النظام السابق"، دون أن يذكر أسماء، لكنه قال إنه لن يتم استبعاد أحد من التحقيق. وأضاف أنه سيتم النظر في جميع الجرائم المرتكبة خلال نزاع دارفور، بما في ذلك العديد من حوادث القتل والاغتصاب. وأشار إلى أنه، إذا لزم الأمر، يمكن أن تجري المحاكمة خارج البلاد، ما يثير احتمال نقل البشير إلى المحكمة الجنائية الدولية في لاهاي. تقول الأمم المتحدة إن نحو 300 ألف شخص قتلوا ونزح نحو مليونين آخرين عن منازلهم في دارفور ماذا حدث في درافور؟ اندلع القتال في دارفور عندما حمل رجال العشائر السود السلاح، بعد اتهامهم حكومة البشير التي يهيمن عليها العرب بتهميش المنطقة. قاتل الجيش المتمردين، وانضمت إليه قوات شبه عسكرية بما فيها ميليشيا الجنجويد سيئة السمعة، اتهمت باقتحام القرى راكبين الإبل والخيول، وبقتل الرجال واغتصاب النساء وسرقة كل ما يمكن أن يجدوه. وتتهم جماعات حقوق الإنسان حكومة البشير باستخدام تكتيكات الأرض المحروقة، ما أسفر عن تشريد أكثر من مليوني شخص عن منازلهم. أين قادة نظام البشير الآن؟ بعد إزاحة البشير عن السلطة في أبريل/ نيسان الماضي، طلب المدعون العامون بالمحكمة الجنائية الدولية تقديمه للمحاكمة، بتهمة ارتكاب جرائم قتل في دارفور. ورفض قادة الجيش السوداني، الذين استولوا على السلطة فور سقوطه الامتثال في بادئ الأمر، لكن المظلة الجامعة لحركة الاحتجاج - التي أصبح لها الآن تمثيل كبير في مجلس السيادة في البلاد - قالت مؤخرا إنها لن تعارض تسليم البشير للمحكمة الجنائية الدولية. وقال النائب العام السوداني إنه يجري التحقيق مع صلاح غوش، رئيس المخابرات السابق في عهد البشير. واستقال رئيس جهاز الاستخبارات والأمن الوطني في أبريل/ نيسان بعد يومين من الإطاحة بالبشير، وغادر البلاد. وأضاف الحبر: "هناك أربع قضايا ضد صلاح غوش، وبدأنا إجراءات لإعادته (إلى السودان) من قبل الإنتربول". ومن غير الواضح ما إذا كان محمد حمدان حميدتي قيد التحقيق. وحميدتي قائد سابق لميليشيا الجنجويد في دارفور، انقلب على البشير مع تزايد الاحتجاجات، وعين نائبا لرئيس المجلس العسكري الانتقالي في السودان بعد إزاحة البشير. حميدتي قائد سابق لميلشيا الجنجويد وفي أغسطس/ آب الماضي، أصبح حميدتي عضوا في مجلس السيادة الذي يشرف على الانتقال إلى الحكم المدني. وتتهم منظمة هيومان رايتس ووتش الحقوقية حميدتي، بالإشراف على انتهاكات بحق المدنيين، بما في ذلك "التعذيب والقتل خارج نطاق القانون والاغتصاب الجماعي" في دارفور، وكذلك في نزاعات منفصلة في ولايتي النيل الأزرق وجنوب كردفان. وقال حميدتي إن استخدام القوة كان ضروريا في دارفور، من أجل حماية المدنيين. وفي وقت سابق من الشهر الجاري، حُكم على البشير بالسجن لمدة عامين في مؤسسة إصلاحية بعد إدانته بالفساد. كما يتهم الادعاء البشير أيضا بقتل المتظاهرين، خلال الاحتجاجات التي أدت إلى إزاحته، كما يجري التحقيق معه في انقلاب عام 1989 الذي أوصله إلى السلطة.
https://www.bbc.com/amharic/news-46190682
https://www.bbc.com/arabic/middleeast-46179442
ጠቅላይ ሚንስትሩ በሳዑዲ አረቢያ ቆንስላ የተገኘውን የጋዜጠኛውን ግድያ የተመለከተውን የድምፅ ቅጂ መስማታቸውን ይፋ ያደረጉ የመጀመሪያ ምዕራባዊ መሪ ናቸው ተብሏል። • የጀማል ኻሾግጂን ግድያ ለመሸፈን 'ባለሙያዎች ተልከዋል' • ልዑሉ የኻሾግጂን ገዳዮች ለፍርድ እንደሚያቀርቡ ዛቱ የቱርኩ ፕሬዚዳንት ሬሲፕ ጠይብ ኤርዶዋን ባለፈው ቅዳሜ በሰጡት መግለጫ የድምፅ ቅጂውን ለእንግሊዝ፣ አሜሪካ፣ ጀርመን፣ ፈረንሳይ እና ሳዑዲ አረቢያ መስጠታቸውን ገልፀው ነበር። ፕሬዚዳንቱ ለአንደኛው የዓለም ጦርነት 100ኛ ዓመት መታሰቢያ በዓል ወደ ፈረንሳይ ከመብረራቸው አስቀድሞ "የሰጠናቸው የድምፅ ቅጂውን ነው " ብለዋል። በፈረንሳይ በተካሄደው ጋዜጣዊ መግለጫ የካናዳው ጠቅላይ ሚንስትር ትሩዶ የአገሪቱ የደህንነት መስሪያ ቤት የጋዜጠኛውን ግድያ ለመመርመር ከቱርክ ጋር በቅርበት እየሰሩ እንደሆነ ተናግረዋል። "ከሳምንታት በፊት ኤርዶጋን ጋር በስልክ ተነጋግረን ነበር፤ አሁንም ተወያይተናል፤ በእውነቱ ቱርክ የጋዜጠኛውን ግድያ ጉዳይ ለማጣራት ያላትን ቁርጠኝነት አደንቃለሁ" ብለዋል። የድምፅ ቅጂውን እርሳቸው ባያዳምጡትም የካናዳ የደህንነት መስሪያ ቤትና የስለላ ድርጅት ወደ ቱርክ ተጉዘው ግድያውን በተመለከተ የወጣውን የድምፅ ቅጂ እንደሰሙ የደህንነት መስሪያ ቤቱ ቃል አቀባይ ለቢቢሲ ገልፀዋል። ከዚያም ጠቅላይ ሚንስትሩን ጨምሮ ለሌሎች የአገሪቱ ባለስልጣናት ገለፃ እንዳደረጉ ጨምረው አስረድተዋል። ማስረጃው ከሳዑዲ አረቢያ ጋር ያላቸውን ግንኙነት ሊያሻክረው ይችላል ስለመባሉም ዝርዝር መልስ ከመስጠት ቢቆጠቡም ከሳዑዲ አረቢያ ጋር በሁለትዮሽ ግንኙነታቸው ዙሪያ ውይይት እያደረጉ እንደሆነ ተናግረዋል። • ጠቅላይ አቃቤ ሕግ 63 ተጠርጣሪዎች ተይዘዋል አለ • "ቀጣዩን ምርጫ ከዳር ሆኜ ባልታዘብም ተወዳዳሪ ግን አልሆንም" ብርቱካን ሚደቅሳ በሌላ በኩል የፈረንሳዩ የውጭ ጉዳይ ሚንስትር ጀን ይቬስ ሊ ድሪያን የደረሳቸውን የድምፅ ቅጂ በማስመልከት " የቱርክ መሪ የፖለቲካ ጨዋታ" ማለታቸውን ተከትሎ ቱርክ ተቆጥታለች። "እውነታው አልወጣም፤ ሀቁን እንፈልጋለን፤ ከዚያም አስፈላጊውን እርምጃ እንወስዳለን" ብለዋል ሚንስትሩ ለአገሪቱ የቴሌቪዥን ጣቢያ በሰጡት ምላሽ። ይህን ተከትሎ "የቱርኩ ፕሬዚደንት 'ዋሽተዋል ማለት ነው?" ተብሎ ለቀረበላቸው ጥያቄም መንግሥት እየተጫወተ ያለው ፖለቲካዊ ጨዋታ እንደሆነ ለማስረዳት ዙሪያ ጥምጥም ሄደዋል። የቱርኩ ፕሬዚዳንት የኮሚዩኒኬሽን ኃላፊ በበኩላቸው "ተቀባይነት የሌለው" ሲሉ የሚንስትሩን ንግግር አጣጥለው የፈረንሳይ የደህንነት መስሪያ ቤት ተወካይ የድምፅ ቅጂውን እንዲሰሙ መደረጉን ገልፀዋል። ኃላፊው "በፈረንሳይ መንግሥት የሚገኙ የተለያዩ መስሪያ ቤቶች የተግባቦት ችግር ካለባቸው ይህ የቱርክ ጉዳይ አይደለም" ሲሉ የአፀፋ መልስ ሰጥተዋል። አሜሪካ የድምፅ ቅጂው ይድረሳት አይድረሳት ያለችው ነገር የለም ።
ترودو وأضاف ترودو "اطلعت كندا بصورة كلية على ما لدى تركيا من معلومات شاركتها معنا". وترودو أول زعيم غربي يؤكد أن بلاده استمعت إلى التسجيلات التي تحدثت تركيا عنها بعد مقتل الصحفي في القنصلية السعودية في اسطنبول. وقال الرئيس التركي رجب طيب أردوغان إنه تم تسليم تسجيلات لفرنسا وألمانيا وبريطانيا والولايات المتحدة والسعودية. لكن وزير الخارجية الفرنسي جون إيف لا دوريان في مقابلة مع قناة "فرانس 2" إنه على حد علمه فإن بلاده لم تحصل على نسخة من التسجيلات. وعندما سُئل عما إذا كان ذلك يعني أن أردوغان كان يكذب، قال لو دريان "الأمر يعني أنه يلعب لعبة سياسية في هذه الظروف". وأعربت تركيا عن غضبها إزاء تصريحات وزير الخارجية الفرنسي، ووصفت تصريحات لو دوريان بأنها "غير مقبولة". وقال فخر الدين ألتون، المدير الإعلامي للرئاسة التركية، "من غير المقبول أن يتهم الرئيس التركي بأنه يلعب لعبة سياسية". وأضاف "دعونا لا ننسى أن هذه القضية كان سيتم التستر عليها دون الجهود التركية الحثيثة". "معلومات كاملة" وقال ترودو في مؤتمر صحفي الاثنين إن "وكالات الاستخبارات الكندية كانت تعمل عن كثب مع الاستخبارات التركية وحصلت على معلومات كاملة عما لدى تركيا من معلومات تود مشاركتها. كما أنني تحدثت إلى أردوغان منذ أسبوعين". وأضاف "هنا في باريس كانت بيننا محادثة وجيزة وشكرته على قوة تعامله مع قضية خاشقجي". وأكد ترودو استماع الاستخبارات الكندية إلى التسجيلات، مضيفا أنه لم يستمع إليها شخصيا. وواجه ترودو مطالبات بإلغاء صفقة سلاح للسعودية تبلغ قيمتها 13 مليار دولار لإنتاج دبابات ومركبات مدرعة قام بتصنيعها الوحدة المقامة في أونتاريو بكندا لشركة جنرال داينامكس الأمريكية. وقتل خاشقجي، الذي كان من منتقدي بعض سياسات الحكومة السعودية، في قنصلية بلاده باسطنبول الشهر الماضي في عملية يقول أردوغان إنها تمت بأمر من "أعلى المستويات في الحكومة السعودية". وأثارمقتله غضبا دوليا ولكن لم تتخذ بعد إجراءات ملموسة ضد السعودية، أكبر مصدر للنفط في العالم، والحليف الرئيسي لواشنطن. وناقش الرئيس الأمريكي دونالد ترامب مع أردوغان كيفية الرد على مقتل خاشقجي، حسبما قال مسؤول في البيت الأبيض. ودعا وزير الخارجية الأمريكي، مايك بومبيو، السعودية إلى الوفاء بتعهدها، بإجراء تحقيق شامل وواف في ملابسات قتل الصحفي جمال خاشقجي. وقال بومبيو، في اتصال هاتفي مع ولي العهد السعودي محمد بن سلمان، إن واشنطن ستحاسب كل من تورط في العملية، وإن على السلطات السعودية أن تفعل الأمر نفسه.
https://www.bbc.com/amharic/news-51346277
https://www.bbc.com/arabic/world-51345828
የ 44 ዓመቱ ቻይናዊ ግለሰብ በሁቤ ግዛት በምትገኘው ዉሃን ከተባለችው ከተማ የመጣ ሲሆን ቫይረሱ ለመጀመሪያ ጊዜ የተገኘውም በዚችው ከተማ ነበር። የዓለምአቀፉ ጤና ድርጅት እንዳስታወቀው ግለሰቡ ፊሊፒንስ ከመድረሱ በፊት በቫይረሱ ተይዞ ነበር። • ኮሮናቫይረስ፡ ምን ያህል አሳሳቢ ነው? • ስለአዲሱ ኮሮና ቫይረስ ማወቅ የሚገባዎ ነጥቦች እስካሁን በኮሮና ቫይረስ ከ 300 በላይ ሰዎች ህይወታቸው ያለፈ ሲሆን አብዛኛዎቹ ደግሞ ከሁቤ ግዛት ናቸው። በአጠቃላይ በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ቁጥር ከ 14 ሺ በላይ እንደደረሰም ታውቋል። አሜሪካ፣ አውስትራሊያ እና ሌሎች በርካታ ሀገራት ከቻይና የሚመጡ በረራዎችን አግደዋል። ከቻይና ተጉዞ ፊሊፒንስ ውስጥ ህይወቱ ያለፈችው ግለሰብ ከእሱ በተጨማሪ አብራው የነበረችው የ 38 ዓመቷ ቻይናዊ ባለቤቱ በቫይረሱ እንደተያዘች ማረጋገጣቸውን የሀገሪቱ የጤና ኃላፊዎች አስታውቀዋል። በፊሊፒንስ የዓለም ጤና ድርጅት ተወካይ የሆኑት ራቢንድራ አቤያሲንግ ዜጎች እንዲረጋጉ መልእክታቸውን አስተላልፈዋል። '' ከቻይና ውጪ በቫይረሱ ሰው ሲሞት ይህ የመጀመሪያው ነው። መርሳት የሌለብን ግን ግለሰቡ በሽታውን ከቻይና ይዞት መምጣቱን ነው'' ብለዋል። ሁኔታው በቻይና ምን ይመስላል? የቻይና ባለስልጣናት እንደገለጹት ትናንት (ቅዳሜ) ብቻ በሁቤ ግዛት 45 ሰዎች በቫይረሱ ምክንያት ህይወታቸው አልፏል። ይህም ቁጥር የሟቾችንም ቁጥር ወደ 304 ከፍ አድርጎታል። በተጨማሪ 2590 አዲስ ሰዎች በቫይረሱ ተይዘዋል። በአጠቃላይም ቻይና ውስጥ በቫይረሱ የተያዙ ሰዎችን ቁጥር 14 ሺ 380 ደርሷል። ምንም እንኳን የቻይና ባለስልጣናት ይህን ይበሉ እንጂ ቁጥሩ ከዚህ ከፍ ሊል እንደሚችል በርካቶች ስጋታቸውን እየገለጹ ነው። በእነሱ ግምት መሰረትም ቫይረሱ መጀመሪያ በተገኘባት ዉሃን ከተማ ብቻ ከ75 ሺ በላይ ሰዎች በቫይረሱ ሳይያዙ አልቀረም። ከዉሃን ከተማ በስተምስራቅ የምትገኘውና ስድስት ሚሊየን ሰዎች የሚኖሩባት ሁዋንግጋንግ ከተማ ከንቲባ በበኩላቸው በከተማዋ በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ቁጥር በመጪዎቹ ቀናት ሊጨምር እንደሚችል ገልጸዋል። አክለውም ከዉሃን የሚገቡ መንገደኞች ላይ እገዳ ከመጣሉ በፊት እንኳን እስክ 700 ሺ የሚደርሱ ሰዎች ከዉሃን ወደ ሁዋንግጋንግ ገብተዋል ብለዋል። ኮሮና ቫይረስ ምንድነው? የቻይና ባለስልጣናት እንዳረጋገጡት በአገራቸው የተከሰተው በሽታ መንስኤው ኮሮና በሚባል ቫይረስ ምክንያት ነው። ቀደም ሲል ሰዎችን የሚያጠቁ ከዚህ ቫይረስ ጋር ዝምድና ያላቸውና የሚመሳሰሉ የታወቁ ስድስት አይነት የቫይረሱ ቤተሰቦች አሉ፤ አሁን የተገኘው አዲሱ ሰባተኛ እንደሆነ ተነግሯል። • አንድ የኮሮና ቫይረስ ተጠርጣሪ ኬንያ ውስጥ ተገኘ • በኮሮናቫይረስ ሳይያዙ አይቀሩም ተብለው የተጠረጠሩ 4 ሰዎች በአዲስ አበባ ተገኙ በሽታው ሲጀምር በትኩሳት ቀጥሎም ደረቅ ሳል ተከትሎት ይከሰታል፤ከዚያም ከሳምንት በኋላ የትንፋሽ ማጠርን በማስከተል አንዳንድ ህሙማንን የሆስፒታል ውስጥ ህክምና እንዲያስፈልጋቸው ሊያደርግ ይችላል። በአራት ሰዎች ላይ ከሚከሰተው ይህ በሽታ አንዱ እጅግ የከፋ ሊሆን እንደሚችል ባለሙያዎች ይናገራሉ። በቫይረሱ የተጠቃ ሰው ማስነጠስና የአፍንጫ ፈሳሽ ላይታይበት ይችላል። የኮሮና ቫይረስ ቀለል ካለ የጉንፋን ምልክቶች አንስቶ እየከፋ ሲሄድ እስከሞት ሊያደርስ ይችላል። ከሰሞኑም የዓለም የጤና ድርጅት የኮሮናቫይረስ የወቅቱ አሳሳቢ የምድራችን የጤና ስጋት ነው ሲል አውጇል። የድርጅቱ ዋና ዳይሬክትር ዶክትር ቴድሮስ አድሃኖም ይፋ እንዳደረጉት ለዚህ ውሳኔ ዋነኛው ምክንያት "በቻይና የተከሰተው ነገር ሳይሆን በሌሎች አገሮች እየሆነ ያለው ነው" ብለዋል። የዓለም የጤና ድርጅት የበሽታ ወረርሽኝ ተከስቶ ከዚህ አይነት ውሳኔ ላይ ሲደርስ ይህ ስድስተኛው ሲሆን ከዚህ ቀደም ኤችዋን ኤን ዋን የተባለው ኢንፍሉዌንዛ፣ ኢቦላ፣ ፖሊዮ፣ ዚካና በድጋሚ የተከሰተው ኢቦላ ምክንያት ነበሩ። በሽታው የተያዙ ሰዎችን ለሞት እስኪያደርሳቸው የተወሰነ ጊዜን ስለሚወስድ በቫይረሱ መያዛቸው ከተረጋገጡ ሰዎች መካከል የተወሰኑት እስካሁንም ሊሞቱ ይችላሉ ተብሎ ተሰግቷል። በተጨማሪም ምን ያህል እስካሁን ያልተመዘገቡ በበሽታው የተያዙ ሰዎች እንዳሉ ማወቅ አስቸጋሪ በመሆኑ ቁጥሩ ከዚህም በላይ ሊሆን እንደሚችል ይታመናል።
وقالت منظمة الصحة العالمية إن حالة الوفاة لمريض صيني يبلغ من العمر 44 عاما من مدينة ووهان بمقاطعة هوبي التي ظهر فيها الفيروس لأول مرة. وأضافت المنظمة أن الرجل أصيب بالفيروس قبل وصوله إلى الفلبين قادما من بلاده وأنه توقف خلال رحلته في هونغ كونغ. وأكدت الاختبارات إصابة امرأة كانت بصحبته خلال الرحلة. ويأتي هذا بعد ساعات من إعلان السلطات الصحية في الصين ارتفاع عدد الوفيات داخل البلاد جراء الإصابة بالفيروس القاتل إلى أكثر من 300 حالة وفاة إضافة إلى نحو 15 ألف حالة إصابة. مواضيع قد تهمك نهاية ما الذي نعرفه عن هذه الوفاة؟ قالت وزارة الصحة الفلبينية إن الرجل وصل الفلبين قادما من ووهان، مرورا بهونغ كونغ، وكانت برفقته امرأة صينية تبلغ من العمر 38 عاما، ثبتت إصابتها أيضا بالفيروس الأسبوع الماضي. وقال مسؤولون إن الرجل نُقل إلى مشفى في العاصمة الفلبينية مانيلا، حيث أصيب بالتهاب رئوي حاد. ويعتقد أن الرجل كان يعاني من مشاكل صحية أخرى كانت موجودة لديه من قبل. ودعا ممثل منظمة الصحة العالمية في الفلبين، رابيندرا أبيسانغها، الناس لالتزام الهدوء، قائلا "هذه أول حالة وفاة يُبلّغ عنها خارج الصين. ومع ذلك، يجب أن نأخذ في الاعتبار أن الحالة لم تأت من داخل الفلبين. المريض جاء من قلب مكان تفشّي الوباء". ووفقا لصحفية رابلر المحلية، قال وزير الصحة إن وضع المريض "كان مستقرا، وظهرت عليه علامات التحسن"، لكن حالته تدهورت بسرعة خلال 24 ساعة. وأضاف الوزير أن الجثة ستحرق. كما قال: "نعمل حاليا مع السفارة الصينية لضمان إدارة جيدة للوضع وفقا للمعايير الوطنية والدولية لاحتواء المرض". وأوضح الوزير أن وزارة الصحة تحاول تعقب الأشخاص الذين كانوا على نفس الرحلة التي وصل بها الرجل حتى يتم عزلهم، إلى جانب الأشخاص الآخرين الذين قد يكونوا قد تواصلوا مع الرجل والمرأة مثل العاملين في الفندق. وأعلنت وفاة الرجل بعد فترة قصيرة من إعلان الفلبين الإيقاف الفوري لرحلات الطيران التي تحمل مسافرين أجانب قادمين من الصين. وكانت الفلبين قد فرضت بداية قيودا على القادمين فقط من مقاطعة هوبي، البؤرة التي تفشى منها المرض. هرع الناس في مانيلا لشراء ماسكات الوجه هل من المفيد منع السفر؟ في غضون ذلك، أغلقت دول عدة حدودها أمام القادمين من الصين، وشرعت في اتخاذ تدابير صحية تمنع تفشي المرض. وقالت السلطاتفي الولايات المتحدة وأستراليا إنها تمنع دخول أي أجنبي زار الصين في ديسمبر/ كانون الأول. وكانت دول أخرى هي روسيا واليابان وباكستان وإيطاليا فرضت إجراءات تقييد السفر من وإلى الصين. ولكن توجيهات المسؤولين في الهيئات الصحية الدولية كانت خلاف ذلك. دول كبرى تغلق حدودها أمام القادمين من الصين لمواجهة كورونا وقال مدير منظمة الصحة العالمية إن "القيود على السفر انعكاساتها السلبية أكثر من الإيجابية، إذ أنها تعرقل تبادل المعلومات وتوصيل المعدات الصحية، وتضر بالاقتصاد". ونصحت المنظمة بالمراقبة الصحية في المطارات والمعابر محذرة من أن منع دخول المسافرين قد يزيد من سرعة تفشي المرض بلجوء الناس إلى المعابر غير الرسمية. وانتقدت الصين إجراءات تقييد السفر متهمة الحكومات المعنية بمخالفة توجيهات المنظمات الدولية. ومباشرة بعد إعلان الولايات المتحدة عن إجراءاتها علق المتحدث باسم الخارجية الصينية على الموقف الأمريكي بأنه "ليس نابعا عن حسن نية". ما آخر المستجدات؟ مددت السلطات المحلية في مقاطعة هوبي عطلة العام الجديد إلى 13 فبراير/ شباط. وألغت حفلات الزفاف لمنع تفشي المرض في التجمعات العامة. هدد العاملون في مستشفيات هونغ كونغ بالإضراب ما لم يتم غلق الحدود مع الصين تماما. فاق عدد المصابين بفيروس كورونا عالميا عدد المصابين بفيروس سارس، الذي انتشر في أكثر من 20 دولة في 2003، ولكن نسبة الوفيات أقل. تشير إحصائيات أصدرتها جامعة هونغ كونغ إلى أن العدد الحقيقي للمصابين قد يكون أكبر مما نشرته السلطات الصينية. ويعتقد خبراء أن 75 ألف شخص أصيبوا في مدينة ووهان مركز انتشار الفيروس.
https://www.bbc.com/amharic/news-55112959
https://www.bbc.com/arabic/sports-55125029
ዶ/ር ሊኦፖልዶ ሉኬ ፖሊስ በዋና ከተማዋ ቦነስ አይረስ የሚገኘውን የዶ/ር ሊዮፖልዶ ሉኮን መኖርያ ቤትና የግል ክሊኒክ በርብሯል። ምርመራው ሊጀመር የቻለው ማራዶና የተሳካ የተባለ ቀዶ ህክምና ማድረጉን ተከትሎ በድንገት መሞቱ ምናልባት የሕክምና ቸልተኝነት ተጫዋቹን ለሞት ዳርጎታል የሚል ጥርጣሬ በመፈጠሩ ነው። የ60 ዓመቱ የእግርኳስ ኮከብ የሞተው ከ4 ቀናት በፊት በልብ ድካም ነው። ማራዶና ከሕመሙ እያገገመ ሳለ ነበር በድንገት የሞተው። ዶ/ር ሊዮፖልዶ እስካሁን ክስ አልተመሰረተበትም። ሆኖም አንድም ጥፋት የለብኝ ሲል እንባ እየተናነቀው ለጋዜጠኞች ተናግሯል። ማራዶና ከመሞቱ ጥቂት ቀናት ቀደም ብሎ የተሳካ የተባለ የጭንቅላት ቀዶ ህክምና አድርጎ ነበር። ቀዶ ጥገናው ያስፈለገው በጭንቅላቱ ውስጥ የደም መርጋት ምልክቶች በመታየታቸው ነበር። በሚቀጥለው ወር ደግሞ ከአልኮል ሱስ ለመውጣት አዲስ ሕክምና ይጀምራል ተብሎ ቀጠሮ ተይዞለት ነበር። የማራዶና ሴት ልጆች ስለ አባታቸው የሕክምና ሁኔታ ምርመራ እንዲደረግ ግፊት አድርገዋል ተብሏል። ትናንት እሑድ ወደ 30 የሚሆኑ ፖሊሶች የማራዶና የግል ሐኪም ወደ ሆነው የ39 ዓመቱ ዶ/ር ሊዮፖልዶ ቤት በድንገት በመድረስ ብርበራ አድርገዋል። ሌሎች 20 የሚሆኑ ፖሊሶች ደግሞ ክሊኒኩን ፈትሸዋል። ፖሊስ የማራዶና የመጨረሻ ቀናት ሕክምና ምን ይመስል እንደነበር ለመፈተሽ ነው ፍላጎቱ። ኮምፒውተሮችን፣ ስልኮቹንና የሕክምና ማስታወሻዎችን ጭምር አንድ በአንድ እየመረመሩ ነው ተብሏል። ፖሊስ ጥርጣሬ አለኝ የሚለው የማራዶና ቀዶ ጥገናን ተከትሎ ምናልባት ሐኪሙ ሊያደርጋቸው ይገቡ የነበሩ ጥንቃቄዎችን ሳያደርግ ቀርቶ ከሆነ በሚል ነው። ማራዶና ቀዶ ጥገናውን አሳክቶ ወደ ቤቱ ከሄደ በኋላ እንዲያገግም የሚያስችሉ ምቹ ሁኔታዎች ነበሩ ወይ? የሚለው በምርመራው ይካተታል። ለምሳሌ 24 ሰዓት በተጠንቀቅ የሚንከባከቡት ነርሶች መኖር፣ በአደገኛ እጽ ሱስ ለሚሰቃይ ሰው ክትትል የሚያደርጉ ባለሙያዎች መኖር፣ በአስቸኳይ ሊጠሩ የሚችሉ ሐኪሞች እና በተጠንቀቅ የሚቆም አምቡላንስ ነበረ ወይ? የሚለው ይፈተሻል። መርማሪ ፖሊስ ዶ/ር ሊዮፖልዶ እነዚህ ሁኔታዎች ለታማሚው አሟልቶ ነበር ወይ፣ የሐኪሙ የመጨረሻ ቀናትን ምን ይመስላሉ የሚለውን እየመረመረ ነው። የ39 ዓመቱ የማራዶና የግል ሐኪም ዶ/ር ሊዮፖልዶ ደንበኛው ከሞተ ወዲህ ለመጀመሪያ ጊዜ ትናንት ዝምታውን ሰብሯል። ዶ/ር ሊዮፖልዶ ስሜታዊ ሆኖ በእንባ እየታጠበ ለጋዜጠኞች በሰጠው መግለጫ የማራዶናን ሕይወት ለማትረፍ የሚችለውን ሁሉ እንዳደረገለት ተናግሯል። ማራዶና በመጨረሻ ቀናት ከፍተኛ ሐዘን ይሰማው እንደነበረም ጠቅሷል። ዶ/ር ሊዮፖልዶ በጋዜጠኞች በእንዝህላልነት ለደንበኛው መሞት ተጠያቂ ይሆን እንደሆነ ሲጠየቅ በቁጣ እንዲህ መልሷል፣ "እኔ ተጠያቂ የምሆነው በምን ምክንያት እንደሆነ ልናገር? ማራዶናን በጣም በመውደዴ፣ ለእሱ በጣም እንክብካቤ በማድረጌ፣ በአጭር ይቀጭ የነበረውን ሕይወቱን በማራዘሜ፣ እስከመጨረሻው ከእሱ ጋር በመሆኔ ነው መጠየቅ ካለብኝ" ሲል በድንገተኛ ቁጣ ገንፍሎ ምላሽ ሰጥቷል። ፖሊስ በበኩሉ ዶ/ር ሊዮፖልዶ ለማራዶና ቀዶ ጥገና ካደረገለት በኋላ ክትትል ማድረግ ሲገባው አላደረገለትም ብሎ ጠርጥሮታል። በዚህ ረገድ ዶ/ር ሊዮፖልዶ ሲመልስ "የእኔ ሙያ የአንጎል ቀዶ ህክምና ነው። እኔ ህክምናውን ጨርሻለሁ" በማለት ማራዶና ከእሱ ክሊኒክ ከወጣ በኋላ ላለው ነገር ተጠያቂ እንዳልሆነ አስገንዝቧል። ዶ/ር ሊዮፖልዶ እንደሚለው ማራዶና ከቀዶ ህክምናው በኋላ መሄድ የነበረበት ወደ አደገኛ እጽ ማገገሚያ ማዕከል እንጂ ወደ ቤት አልነበረም። ማራዶና በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ ሳለ ቤቱ የተዘጋጀና የሕክምና ቁሶች የተሟሉለት አምቡላንስ እንዴት ላይኖር ቻለ የሚለው እያነጋገረ ነው። ማራዶና በመጨረሻው ሰዓት ልጆቹንም፣ ቤተሰቡንም ማስጠጋት አልፈለገም፣ ከፍ ያለ ሐዘን ይሰማው ስለነበር ብቻውን መሆን ፈልጓል ሲል ሐኪሙ አብራርቷል። ማራዶና የድኅረ ዝና መስቅልቅልና የኮኬይን ሱሰኝነት ለሕይወቱ ማጠር ሚና እንደነበራቸው ይታመናል።
أعلنت الحكومة الأرجنتينية الحداد لثلاثة أيام حزنا على رحيل مارادونا وقد فتشت الشرطة في بيونيس آيريس منزل الطبيب ليوبولد لوكو وعيادته الخاصة بحثاً عن أي أدلة على وجود تقصير أو إهمال في علاج مارادونا بعد العملية الجراحية التي خضع لها. وتوفي نجم الكرة العالمية عن عمر يناهز 60 عاما إثر إصابته بأزمة قلبية في العاصمة الأرجنتينية بيونس أيرس. وقالت تقارير إن بنات مارادونا طالبن بمعرفة طبيعة العلاج الذي كان والدهن يتلقاه على يد طبيبه الخاص. وخضع مارادونا لجراحة ناجحة لإزالة جلطة في المخ في وقت سابق من نوفمبر/ تشرين الثاني الجاري، وكان من المفترض أن يبدأ العلاج من إدمان الكحول. مواضيع قد تهمك نهاية وكان اللاعب الأسطوري قائدا لمنتخب الفريق الوطني للأرجنتين عندما توج الفريق بطلا لكأس العالم لكرة القدم عام 1986. وسجل أثناء هذه البطولة هدفه المثير للجدل الذي أطلق عليه فيما بعد "يد الرب" في مرمى منتخب إنجلترا في الدور ربع النهائي من المسابقة. قاد أسطورة كرة القدم منتخب بلاده الأرجنتين إلى انتصارات كبيرة، أبرزها كأس العالم 1986 مشوار مهني طويل لعب في صفوف برشلونة الإسباني ونابولي الإيطالي على مدار مشواره المهني في كرة القدم. وحصل مع نابولي على لقب الدوري الإيطالي مرتين. وبدأ اللاعب مشواره في المستطيل الأخضر في فريق أرجنتينوس جونيورز بعدها تنقل بين عدة أندية في دوريات كرةقدم مختلفة، أبرزها إشبيلية الإسباني، وبوكا جونيورز، ونيوويلز أولد بويز في الدوري الأرجنتيني. وسجل اللاعب الأسطوري 34 هدفا في 91 مباراة لعبها مرتديا قميص منتخب بلاده الأرجنتين، من بينها مباريات في أربعة من نهائيات كأس العالم. وقاد مارادونا فريق كرة القدم الوطني للأرجنتين إلى المباراة النهائية لكأس العالم 1990 الذي استضافته إيطاليا، لكن منتخب ألمانيا الغربية هزم الأرجنتين. كما قاد أسطورة كرة القدم منتخب بلاده في كأس العالم 1994 الذي استضافته الولايات المتحدة، لكنه أُعيد إلى بلاده دون أن يكمل البطولة بعد أن فشل في اجتياز اختبار تناول المنشطات الذي أثبت أنه يتناول عقار الإفيدرين. وفي النصف الثاني من مشواره المهني، بدأ مارادونا صراعا مع مخدر الكوكايين، وتعرض لعقوبة الوقف لحوالي 15 شهرا بعد ظهور نتيجة إيجابية لاختبار المخدرات الذي خضع له عام 1991. واعتزل ماردونا اللعب الدولي عام 1997 أثناء فترة تعاقده الثانية مع البوكا جونيورز. وبعد نجاحه في مهمة تدريب فريقين في الدوري الأرجنتيني لفترة قصيرة، عُين مارادونا مديرا فنيا للمنتخب الوطني في الأرجنتين عام 2008، لكنه ترك هذا المنصب بعد كأس العالم 2010 عقب هزيمة فريقه على يد منتخب ألمانيا في الدور ربع النهائي من المسابقة. بعد ذلك، درب أسطورة الكرة العالمي فرقاً في الإمارات، والمكسيك، علاوة على جمناسيا إوغريما في الدوري الأرجنتيني الممتاز قبل وفاته مباشرة.
https://www.bbc.com/amharic/news-54039328
https://www.bbc.com/arabic/world-54025484
ትራምፕ በግዳጅ ላይ ሳሉ የሞቱ የአሜሪካ ወታደሮችን ''ተሸናፊዎች'' እና ''ልፍስፍሶች' ብለው ጠርተዋል ብሎ የዘገበው 'ዘ አትላንቲክ' የተሰኘው መጽሄት ነበር። ከዚያም 'አሶሺየትድ ፕሬስ' እና 'ፎክስ ኒውስ' ይህን ዘገባ የሚያጠናክሩ ምልከታዎች ሰጥተዋል። ይሁን እንጂ ፕሬዝደንቱ እና አስተዳደራቸው ይህን እንዳላሉ ተናግራዋል። • ጆ ባይደን ፕሬዝዳንት ከሆኑ የሚለወጡ 8 ጉዳዮች • ሰባት ጊዜ በጥይት የተመታው አሜሪካዊ አባት ትራምፕን ማግኘት አልፈልግም አሉ የአሜሪካ ፖለቲካ ተንታኞች፤ ትራምፕ ሰጡት የተባለው አስተያየት የአሜሪካ ጦር አባላት ቤተሰቦች በቀጣዩ ምርጫ ድጋፍ እንዳይሰጧቸው ምክንያት ሊሆን እንደሚችል ይጠቁማሉ። ትራምፕ አሉ የተባለው ምንድነው? እንደ ዘ አትላንቲክ ዘገባ ከሆነ ትራምፕ እአአ 2018 ላይ በፈረንሳይ የሚገኘውን የአሜሪካ ወታደሮች መቃብር ስፍራ ለመጎብኘት የነበራቸው እቅድ የተሰረዘው የመቃብር ስፍራው "በተሸናፊዎች የተሞላ ነው" ማለታቸውን ተከትሎ ነው። ዘ አትላንቲክ አራት ምንጮቼ ነገሩኝ ብሎ እንደዘገበው ከሆነ ትራምፕ ወደ ፈረንሳይ የመሄዱን ጉዞ ውድቅ ያደረጉት ዝናቡ ጸጉራቸውን ሊያበለሻሸው ስለሚችል እና በጦርነት የተገደሉ አሜሪካውያንን መዘከር አስፈላጊ ነው ብለው ስለማያምኑ ነው። በመጀመሪያው የዓለም ጦርነት ከጀርመን ጋር ተዋግተው ፈረንሳይ ውስጥ የሞቱ 1800 አሜሪካውያንን ፕሬዝዳንት ትራምፕ "ልፍስፍሶች" ሲሉ ጠርተዋቸዋል ብሏል ዘ አትላንቲክ በዘገባው። 'ቤሎው ውድ' በተሰኘው የጦር አውድማ የአሜሪካ ወታደሮች የጀርመን ጦር ፓሪስን እንዳይቆጣጠር በከፈሉት መሰዋእትነት ይወደሳሉ። በወቅቱ ዋይት ሃውስ ትራምፕ ወደ ፈረንሳይ ያልሄዱበት ምክንት የአየር ጸባዩ የፕሬዝደንቱን ሄሊኮፍተር ማንቀሳቀስ ስላላስቻለ ነው ብሎ ነበር። • ባይደን ከተመረጡ "የአሜሪካን ሕልም ይቀጫል" ፡ ትራምፕ ዘ አትላንቲክ በዚህ ዘገባው ላይ የምንጮቹን ማንነት አይጥቀስ እንጂ አሶሺየትድ ፕሬስ እና የፎክስ ኒውስ ዘጋቢዋ በዘገባው ከተጠቀሱት መካከል የተወሰኑ እውነታዎችን ማረጋገጥ ችለናል ብለዋል። ከዘገባው በኋላ ምን ተባለ? በቀጣዩ የአሜሪካ ምርጫ የትራምፕ ተፎካካሪ ሆነው የቀረቡት ጆ ባይደን፤ ትራምፕ አሜሪካንን ለመምራት "ብቁ" አይደሉም ሲሉ ተችተዋል። "ይህ ዘገባ እውነት ሆኖ የሚገኝ ከሆነ- ከዚህ ቀደም ካለው ነገር በመነሳት እውነት ሊሆን ይችላል- ይህ በጣም አዋራጅ ነው። አሳፋሪ ነው" ብለዋል ጆ ባይደን። በኢራቅ ግዳጃቸውን ሲወጡ ሁለት እግራቸውን ያጡት ዲሞክራቲኩ ሴናተር ታሚ ዳክዎርዝ፤ "ትራምፕ ለእራሱ ሲል የአሜሪካን ወታደሮች ለመጠቀም ይሞክራል" ብለዋል። ዘገባው ከወጣ በኋላ ዶናልድ ትራምፕን አጥብቀው ከኮነኑት መካከል የቀድሞ የአሜሪካ ጦር አባላት ይገኙበታል። 'ቮትቬትስ' የሚባለው የቀድሞ ዘማቾች ስብሰብ የሆነው ቡድን፤ ልጆቻቸው በግዳጅ ላይ ሳሉ የተገደሉባቸው ወላጆች ምስክርነትን የያዘ ተንቀሳቃሽ ምስል ይዞ ወጥቷል። በምስሉ ላይ የሚታዩት ወላጆች፤ "ልጄ ተሸናፊ አይደለም"፣ "ልጄ በኢራቅ የተገደለው አገሩን በኩራት ሲያገለግል ነው"፣ "ልጅን ማጣት ምን ማለት እንደሆነ ዶናልድ ትራምፕ ሊገባው አይችልም" ሲሉ ተደምጠዋል። • "ዶናልድ ትራምፕ ዩኒቨርስቲ መግቢያ ፈተና ያለፉት ሰው ተፈትኖላቸው ነው" ትራምፕ በጉዳዩ ላይ ምን አሉ? ፕሬዝደንት ትራምፕ ይህን ዘገባ "ሐሰተኛ ዜና" ነው ብለውታል። ትራምፕ "ማንም ያላደረገውን ለጦር አባላት የደሞዝ ጭማሪ አድርጊያለሁ። ይህን ሁሉ እያደረኩ መስዕዋት ስለሆኑ ጀግኖቻችን እንዲህ አይነት አሉታዊ አስተያየት ልሰጥ አልችልም። ይህ አጸያፊ ዘገባ ነው። አሳፋሪ በሆነ መጽሄት" ብለዋል። ትራምፕ ትናንት ለጋዜጠኞች ሲናገሩ የዚህ ዘገባ ምንጭ የቀድሞ የዋይት ሐውስ ባልደረባ ጆን ኬሊ ሳይሆን እንደማይቀር ጠቁመዋል። ትራምፕ ጆን ኬሊ የሥራውን ጫና መቋቋም ተስኖት ነበር ብለዋል። የውጪ ጉዳይ ሚንስትር ማይክ ፖምፔዮ፣ የመከላከያ ሚንስትሩ ማርክ ኤሰፐር እና የዋይት ሐውስ ባልደረባ ሚክ ሙለቫኔይ ትራምፕ ይህን መሰል አስተያየት እንዳልሰጡ ተከላክለው ተናግረዋል።
يتهم ترامب بإلغاء زيارة لمقبرة أمريكية خارج مدينة باريس الفرنسية في 2018 ووصفها بأنها "مليئة بالخاسرين". ووفقا لمجلة "ذي أتلانتيك"، فإن ترامب ألغى زيارة لمقبرة أمريكية خارج مدينة باريس الفرنسية في 2018 لأنه قال إنها "مليئة بالخاسرين". وهذه الاتهامات أكدها اثنان من كبار المسؤولين العسكريين، بحسب ما نشرته وكالة أسوشيتد برس. ولكن ترامب شجب تلك المزاعم في تغريدة له على تويتر واصفاً إياها بـ "أخبار كاذبة ملفقة". وخلال زيارة لفرنسا في 2018، ألغى ترامب زيارة إلى مقبرة "إيز مارن" الأمريكية، وأنحى البيت الأبيض في حينه باللائمة في ذلك على سوء الأحوال الجوية. غير أن أربعة مصادر أبلغت مجلة "ذي أتلانتيك" بأن ترامب رفض فكرة الزيارة لأن المطر سيعبث بشعره، ولأنه لم يكن يعتقد بأن من الأهمية بمكان احترام قتلى الحروب الأمريكيين. مواضيع قد تهمك نهاية وخلال الرحلة نفسها، تفيد المزاعم بأن ترامب أشار إلى الجنود الأمريكيين الـ 1800 الذين قتلوا في معركة "بيلو وود" بوصفهم "مغفلين". وكانت تلك المعركة قد ساعدت في منع تقدم الألمان على باريس خلال الحرب العالمية الأولى وهي تعامل باحترام وتبجيل من قبل فيالق مشاة البحرية الأمريكية. مقبرة إيز مارن في باريس حيث دفن الجنود الأمريكيين الـ 1800 الذين قتلوا في معركة "بيلو وود" خلال الحرب العالمية الأولى وأبلغت ثلاثة مصادر مجلة "ذي أتلانتيك" أن ترامب، وعلى الأقل في مناسبتين، وصف الرئيس السابق جورج أتش دبليو بوش بـ"الخاسر" لإسقاط اليابانيين طائرته أثناء خدمته طيارا في سلاح البحرية خلال الحرب العالمية الثانية. وقال جنرال متقاعد في الجيش رفض الكشف عن اسمه لمجلة "ذي أتلانتيك": "هو (ترامب) يعتقد أن أي شخص يفعل شيئا لا يكون فيه مكسب شخصي له هو شخص مغفل. وليس هناك مكسب مالي من خدمة الأمة." وفي حديثه للصحفيين، وصف ترامب التقرير الذي نشرته "ذي أتلانتيك" بأنه "أمر لا يصدق". وقال ترامب: "التفكير بأنني قد أدلي بتصريحات سلبية حول جيشنا وأبطالنا الذين سقطوا في الحروب في وقت لم يفعل أحد ما فعلته أنا بالميزانيات، بالميزانيات العسكرية، وفي الحصول على زيادات في الرواتب لجيشنا، لهو وضع مشين من جانب مجلة هي في الحقيقة مجلة فظيعة". انتقد ترامب في السابق بسبب تصريحات حول قدامى محاربي الجيش وكان ترامب قد انتقد في السابق بسبب تعليقات له حول قدامى محاربي الجيش. ففي العام 2015، شكك في بطولة السيناتور الجمهوري جون ماكين، الذي أُسر خلال حرب فيتنام. وقال في مقابلة معه: "أنا أحب الأشخاص الذين لا يتعرضون للأسر". يذكر أن ترمب كان قد حصل على تأجيل للخدمة العسكرية خمس مرات خلال حرب فيتنام- أربع منها لأسباب أكاديمية وواحدة لوجود نتوءات في العظم، وهي عبارة عن تراكم للكالسيوم في الكعبين.
https://www.bbc.com/amharic/news-55717275
https://www.bbc.com/arabic/world-55710480
ራይሊ ጁን ዊሊያምስ የ22 ዓመቷ ራይሊ ጁን ዊሊያምስ በኃይልና በሕገወጥ መንገድ ወደ ሕንፃው በመግባት እንዲሁም በሥርዓት አልበኝነት ተከሳ ፔንሲልቬንያ ውስጥ ተይዛለች። አንድ የቀድሞ የፍቅር አጋሯ፣ ራይሊ መረጃውን ለሩሲያ የስለላ ተቋም ለመሸጥ አስባ እንደነበር ተናግሯል። ከሁለት ሳምንት በፊት የትራምፕ ደጋፊዎች ካፒቶል ሒልን የወረሩ ሲሆን፣ በተፈጠረው ግርግርም የአምስት ሰዎች ሕይወት መጥፋቱ ይታወሳል። የጆ ባይደን የምርጫ ውጤትን ለማረጋገጥ ተሰብስበው የነበሩትን ሕግ አውጪዎች የፕሬዚዳንቱ ደጋፊዎች ወደ ካፒቶል ህንፃ ገብተው ከረበሹ በኋላ ራይሊን ጨምሮ ከ200 በላይ ሰዎች ጉዳያቸው እየታየ ነው። ራይሊ ሰኞ ዕለት በማዕከላዊ ፔንሲልቬንያ ውስጥ በቁጥጥር ስር መዋሏን የፖሊስ መረጃ ያመለክታል። ራይሊ በፈቃዷ ለባለስልጣናት እጇን መስጠቷን ምንጮች ለሲቢኤስ ኒውስ ተናግረዋል። ካፒቶል ሒልን ጥሰው የገቡ አመጸኞችን ለመያዝ የኤፍቢአይ አደን ነውጠኞች የደፈሩት ታላቁ ካፒቶል ሒል ምንድነው? የትራምፕ ካቢኔ አባላት በፈቃዳቸው ስልጣናቸው እየለቀቁ ነው የክስ ዝርዝሯ "ያለ ፈቃድ እያወቁ ወደ ተከለከለ ሕጋዊ ቦታ መግባት ወይም በካፒቶል ግቢ ውስጥ ሥነ ምግባር በጎደለው ድርጊት ላይ መሠማራትን" ያካትታል። ክሱ ከመረጃ ስርቆት ጋር የተያያዘ ጉዳይን አይጠቅስም። ኤፍቢአይ ጉዳዩን እየመረመረ መሆኑም ተዘግቧል። ራይሊ በቴሌቪዥን መስኮቶች ወደ ካፒቶል ሒል ህንጻ ዘልቀው የገቡ ሰዎችን ስትመራ እንደታየች ተነግሯል። የኤፍቢአይ ወኪል የግለሰቧ የቀድሞ የፍቅር አጋር፣ ራይሊ የፔሎሲን ላፕቶፕ ወይም ሃርድ ድራይቭ [የመረጃ ማከማቻ] ለመውሰድ አስባ እንደነበር ጥቆማ እንደተሰጠ ተገልጿል። ምስክሩ፣ ራይሊ "ኮምፒውተሩን ሩሲያ ለሚገኘው አንድ ጓደኛዋ ለመላክ እንዳሰበች ገልጾ፣ ከዚያ ለሩሲያ የውጭ የስለላ አገልግሎት (SVR) ለመሸጥ አቅዳ ነበር" ብሏል። መረጃውን የማስተላለፉ ፍላጎት "ባልታወቁ ምክንያቶች አለመሳካቱንና ራይሊ አሁንም ኮምፒውተሩ በእጇ አለ አልያም አጥፍታዋለች" ሲል ምስከሩ መናገሩ ተገልጿል። የፔሎሲ ሠራተኞች ምክትል ኃላፊ ድሪው ሃሚል፣ ጥቃቱ ከተፈፀመ ከሁለት ቀናት በኋላ በትዊተር ገፃቸው ላይ አንድ ላፕቶፕ ከአፈጉባኤዋ ቢሮ እንደተሰረቀ ገልጸው ነበር። ራይሊ የምትባል አንዲት ሴት በቴሌቪዥን መስኮት የታየች ሲሆን ሕዝቡ ወደ ፔሎሲ ቢሮ በሚወስደው ደረጃ እንዲሄድ ስትመራ ተሰምታለች። ከጥቂት ቀናት በኋላ አይቲቪ ከራይሊ እናት ጋር በሃሪስበርግ ፔንሲልቬንያ በሚገኘው ቤታቸው በሠራው ቃለመጠይቅ በቴሌቪዥን የታየችው ልጃቸው መሆኗን አረጋግጠዋል። ልጃቸው ወዴት እንደምትሄድ ሳትናገር ከቤት እንደወጣች ተናግረዋል። ባልተረጋገጠ መረጃ የፕሬዚዳንት ትራምፕ ድምጽ ተሰርቋል ብለው የሚያምኑ የቀኝ ዘመም ቡድኖች እና ሌሎችም ተጨማሪ ጥቃቶች እንዳይሰነዝሩ በመስጋት ረቡዕ ዕለት ከሚካሄደው የጆ ባይደን በዓለ ሲመት በፊት የደኅንነቱ እርምጃው ተጠናክሯል። የዶናልድ ትራምፕ ደጋፊዎች ከቀሰቀሱት ግርግር ጋር በተያያዘ አራት ሰዎች ሞቱ
رايلي جون وليامز. واعتقلت رايلي جون ويليامز، البالغة 22 عاما، في بنسلفانيا بتهمة الدخول إلى المبنى بشكل عنيف وغير قانوني، والسلوك غير المنضبط. وقال صديق رومانسي سابق لها في إفادة مكتوبة إن ويليامز كانت تنوي بيع البيانات للمخابرات الروسية. ولقي خمسة أشخاص مصرعهم بعد أن اقتحمت جماعات غوغائية مؤيدة لترامب الكونغرس في 6 يناير/كانون الثاني. وقضية ويليامز هي واحدة من بين أكثر من 200 قضية بدأت منذ أن شق أنصار الرئيس طريقهم إلى مبنى الكابيتول حيث كان النواب يجتمعون لتأكيد فوز جو بايدن في الانتخابات. مواضيع قد تهمك نهاية وأظهرت سجلات الشرطة أن ويليامز اعتقلت الاثنين في المنطقة الوسطى من ولاية بنسلفانيا. وقالت مصادر لشبكة سي بي إس نيوز إن وليامز سلمت نفسها للسلطات. وتتضمن لائحة الاتهام "الدخول عن عمد، أو البقاء، في أي مبنى أو أرض محظورة بدون سلطة قانونية، والدخول العنيف، والسلوك غير المنضبط في مبنى الكابيتول". ولم تذكر لائحة الاتهام ادعاء سرقة بيانات. ولكن تقارير أفادت بأن مكتب التحقيقات الفيدرالي لا يزال يحقق في هذه الادعاءات، التي نُقلت في بيان قدمه أحد عملاء مكتب التحقيقات إلى المحكمة. وتقول الإفادة الخطية إن ويليامز شوهدت في لقطات تلفزيونية وهي توجه الحشود التي اقتحمت مبنى الكابيتول. وقال عميل مكتب التحقيقات الفيدرالي في المحكمة إن المكتب تلقى بلاغا من صديق سابق لوليامز أدعى فيه أنها كانت تنوي أخذ جهاز كمبيوتر محمول، أو تخزين ثابت، من مكتب بيلوسي، رئيسة مجلس النواب. وجاء في الإفادة الخطية أن الشاهد "ذكر أن ويليامز كانت تنوي إرسال جهاز الكمبيوتر إلى صديق في روسيا، كان يعتزم بعد ذلك بيع الجهاز إلى قسم المخابرات الروسية الأجنبي". وقال الشاهد إن نقل الجهاز "لم يذكر لأسباب غير معروفة"، وقيل إن الشاهد أفاد بأن "ويليامز إما لا يزال لديها جهاز الكمبيوتر وإما دمرته". أفراد من الحرس الوطني يحرسون مبنى البرلمان في بينسيلفانيا. وكان نائب كبير موظفي بيلوسي، درو هاميل، قد كتب على موقع تويتر بعد يومين من الهجوم يقول إن جهاز كمبيوتر محمول سُرق من مكتب رئيسة المجلس، لكنه كان يستخدم فقط في تقديم العروض. وتمضي الإفادة الخطية في تقديم تفاصيل تقرير محطة آي تي في التلفزيونية من داخل مبنى الكابيتول في وقت الحصار، يمكن فيه رؤية ويليامز وسماع صوتها وهي توجه الحشد للصعود إلى درج يؤدي إلى مكتب بيلوسي. وبعد بضعة أيام أجرت "آي تي في" في تقرير آخر مقابلة مع والدة ويليامز في منزلهم في هاريسبرغ، في ولاية بنسلفانيا، أكدت فيها أن ابنتها هي التي ظهرت في لقطات التقرير التلفزيوني. وقالت إن ابنتها تركت المنزل دون أن تحدد وجهتها. ولا تزال إجراءات الأمن مشددة قبل تنصيب جو بايدن الأربعاء، وسط مخاوف من حدوث المزيد من الهجمات على أيدي جماعات يمينية متطرفة، وغيرهم، ممن يعتقدون في ادعاءات الرئيس ترامب بأن الانتخابات سُرقت منه، وهي ادعاءات لا أساس لها من الصحة.
https://www.bbc.com/amharic/news-53646926
https://www.bbc.com/arabic/world-53652727
"ደስ ብሎኛል። አፍንጫዬ ተመለሰ፣ ጥሩ ነው፣ በጣም ጥሩ ነው" ትላለች ዛርካ የታሸገውን አፍንጫዋን ለሚያክሟትና የቁስሉን ፋሻ እየቀየሩ ላሉት ዶክተሮች። የተሰፋው አፍንጫዋ በፋሻ ቢሸንፍም የረጋ ደም ይታያል። ዛርካም ይህንኑ ፊቷን በእጅ መስታወቷ ትኩር ብላ ትመለከታለች። በአፍጋኒስታን የቤት ውስጥ ጥቃት የተለመደ ነው፤ በከፍተኛ ሁኔታም ይፈፀማል። የተባበሩት መንግሥታት የሥነ ሕዝብ ፈንድ የአገሪቱን መረጃ በመጥቀስ እንዳሰፈረው 87 በመቶ የሚሆኑት ሴቶች ቢያንስ አካላዊ፣ ወሲባዊ እንዲሁም ሥነ ልቦናዊ ጥቃት ይደርስባቸዋል። ሲከፋም በትዳር አጋሮቻቸው ወይም በወንድ ዘመዶቻቸው አሲድ ይደፋባቸዋል፤ በቢላም ይወጋሉ። የዛርካም ታሪክ ከዚህ የተለየ አይደለም ባላቤቷ ከኪሱ ቢላ አውጥቶ አፍንጫዋን ቆርጦታል። "ባለቤቴ ሁሉንም ይጠራጠር ነበር" ትላለች ዛርካ። በመጠርጠር ብቻ አያቆምም፤ በሚወነጅላት ሰው እያመካኘም ይደበድባት ነበር። ድበደባ የየቀን ኑሮዋ ነበር። "ሁልጊዜም ሥነ ምግባር የጎደለኝ ሴት እንደሆንኩ ይነግረኝ ነበር። 'ፍፁም ሐሰት ነው' እለው ነበር" ትላለች። የ28 ዓመቷ ዛርካ መደብደቧን ብትለምደውም ይህን ያህል ወደከፋ ደረጃ ይደርሳል ብላ አላሰበችም። ማገገም "ፈቴን በመስታወት ስመለከተው አፍንጫዬ እያገገመ ነው" በማለት ዛርካ ለቢቢሲ ተናግራለች። በማደንዘዣም ለሦስት ሰዓታት ያህል ቀዶ ህክምና አድርጋለች። "ከቀዶ ጥገና በፊት ፊቴ ደስ የማይል ሁኔታ ነበር" ትላለች በሐዘን። በአገሪቱ ካሉ የፕላስቲክ ቀዶ ህክምናና ፊትን እንዲህ መልሶ ማስተካከል ከሚችሉ ባለሙያዎች አንዱ የሆኑት ዶክተር ዛልማይ ካሃን አህማድዛይም ዛርካ እያሳየችው ባለችው ለውጥ መገረማቸውን ተናግረዋል። "የቀዶ ህክምናው በጥሩ ሁኔታ ተካሂዷል። ምንም ያመረቀዘ ነገርም የለም፤ ሁሉ ጥሩ ነው" በማለት ዶክተር ዛልማይ ተናግረዋል። ለዶክተሩ በባለቤቷ የፊቷ አካል ጎድሎ ለህክምና ስትመጣ ዛርካ የመጀመሪያዋ አይደለችም፤ በርካታ ሴቶች በትዳር አጋሮቻቸው፣ በአባቶቻቸውና በወንድሞቻቸው የፊታቸው ክፍል ተቆርጦ ይመጣሉ። የእስልምና እምነት ሕግጋት የፊት ክፍልን መቆራረጥን በፅኑ ቢቃወምም ይህ ጭካኔ የተሞላው ተግባር በቅድመ እስልምና አፍጋኒስታን ውስጥ ይፈፀም እንደነበር ድርሳናት ያስረዳሉ። ረዥሙ ጉዞ ዛርካ ትውልዷ ከመዲናዋ ካቡል 250 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ በምትገኘው ካሪኮት ግዛት ነው። ቤተሰቦቿ ድሆች በመሆናቸው የትምህርት ዕድል አላገኘችም። አካባቢው በታሊባን ታጣቂዎች ቁጥጥር ስር በመሆኑም ጥቃት በደረሰባት ወቅት በቀላሉ ቀየዋን ለቃ መውጣት አልቻለችም። የግዛቷ ፖለቲከኞችና ታጣቂዎች ተደራድረው ነው ወደ ካቡል ለህክምና መምጣት የቻለችው። በዚያ ወቅትም ዶክተር ዛልማይ በኮሮናቫይረስ ተይዘው ነበር፤ በሚያሳዝንም ሁኔታ ባለቤታቸውን በኮቪድ-19 አጡ። የ49 ዓመቱ ዶክተር ባለቤታቸውን ጃላላባድ ግዛት ቀብረው ዛርካን ለማከም ወደ ካቡል ተመለሱ። "ለህክምና መጀመሪያ በመጣችበት ወቅት በመጥፎ ሁኔታ ላይ ነበረች። አፍንጫዋ ከመቆረጡ በተጨማሪ ቁስሉም አመርቅዞ ነበር" ይላሉ ዶክተር ዛልማይ። ከሁለት ወራት በፊትም ማመርቀዙን እንዲቆምም የመከላከያ መድኃኒት ሰጧት። ከዚያም በወሩ ቀዶ ጥገና ለማድረግ ተመለሰች። ዛርካ ቢቢሲ የማገገሟን ሂደት እንዲቀርጽ እንዲሁም ስለደረሰባት ጥቃት በዝርዝርም ለመናገር ፈቃደኛ ነበረች። ባለቤቷም በእሷ እድሜ እንደሆነ የምትናገረው ዛርካ ይተዳደሩም የነበረው በእረኝነት ከሚያገኘው ገቢው ነበር። ለአስር ዓመት ያህል በትዳር ኖረዋል፤ የስድስት ዓመት ልጅም አላቸው። "አጎቴ ነው ለእሱ በልጅነቴ የዳረኝ። በወቅቱ ህፃን ስለነበርኩም ስለ ህይወትም ሆነ ስለ ትዳር የማውቀው ነገር አልነበረም። እድሜዬም በትክክል ምን ያህል እንደሆነ አላውቅም" ትላለች። ስለ ፈቃደኝነቷም ማንም እንዳልጠየቃት ታስታውሳለች። ከዓመታት በኋላም አጎቷ የባለቤቷን እህት ለማግባት በመስማማት ለመለዋወጥ ስምምነት ላይ መድረሳቸውን ተገነዘበች። "አጎቴ ለሚስቱ ጥሎሽ መክፈል ስላልቻለ እኔን እንደ ስጦታ እንደሰጠኝ ሰማሁ" ትላለች። በአፍጋኒስታን አንዳንድ ቤተሰቦች ሴት ልጆቻቸውን ለመዳር ከሙሽራው ገንዘብ ይቀበላሉ ቢባልም ይህ ተግባር ህጋዊነት የለውም። ከሠርጋቸውም በኋላ ዛርካ ባለቤቷ እህቶቹን እንደሚደበድብ ተረዳች፤ ነገር ግን ለምን እንደሆነ ብዙ አልገባትም። "አደንዛዥ እፅ አይጠቀምም፤ የአዕምሮ ህመምም የለበትም" ትላለች። "ለህይወቴ ፈራሁ" በዓመታት የትዳር ህይወታቸው ውስጥ ባለቤቷ ሌላ ሚስት ለመጨመር አቅዶ ነበር። ለአንድ ወንድ በርካታ ሚስቶች ማግባት አዲስ ነገር አይደለም። "እንደማይወደኝና ሌላ ሚስት ማግባት እንደሚፈልግ ነገረኝ" በማለት ዛርካ ታስታውሳለች። ነገር ግን ባለቤቷ ለጥሎሽ መከፈል የሚገባውን ገንዘብ ማጠራቀም ባለመቻሉ ተስፋ መቁረጥና ንዴት ተጨምረውበት በየቀኑ የሚፈጽምባት ድብደባ እየከፋ ሄደ። "ያለማቋረጥ ሲደበድበኝ ለህይወቴ እየፈራሁ መጣሁ" ትላለች። አፍንጫዋ ከመቆረጡ በፊትም ድብደባው ሲከፋባት ግንቦት ወር ላይ ወደ አባቷ ዘንድ በመሄድ ነፃ እንዲያወጣት ተማፀነችው። ነገር ግን ያለ እሱ ፈቃድ ወደ አባቷ ጋር በመሄዷ ባለቤቷ ፍለጋ መጣ። "አንድ ምሽት ቤተሰቦቼ ጋር ካሳለፍኩ በኋላ በጠዋት ትልቅ ቢላ ይዞ መጣ። አባቴንም በቢላ እያስፈራራ እንዲሰጠኝ ጠየቀው። አባቴና የአጎቴ ልጅ ምስክሮች ካላመጣ አሳልፈው እንደማይሰጡት ነገሩት" ትላለች ዛርካ። ባለቤቷም ምንም እንደማያደርጋት ቃል ገብቶ ምስክሮች ይዞ መጣ። ነገር ግን ስትመለስ የበለጠ ሁኔታዎች እየከፉ ሄዱ። "ከቤተሰቦቼ ቤት በተመለስኩባት ዕለት ክፉኛ ደበደበኝ፤ ቢላም እያሳየኝ አስፈራራኝ" የምትለው ዛርካ "አፍንጫሽን እቆርጠዋለሁ" ብሎ ስላስፈራራትም ወደጎረቤት ሄዳ ተደበቀች። ጎረቤቶቿ ጣልቃ ገብተው ቢያስጥሏትም ለጊዜው ነበር። ከዚያም ተለማምጦ ወደ ቤተሰቦቿ ቤት እንደሚወስዳት ቃል ገብቶ ወደ ቤቷ መለሳት። ነገር ግን ጠመንጃ ይዞ የነበረው ባለቤቷ ዛርካን ከቤት ይዞ በመውጣት እየጎተተ ወደ አትክልት ቦታ ወሰዳት። "እየጎተተኝም፤ 'ወደየት ነው የምትሸሺው?' ይለኝ ጀመር። አትክልት ቦታውም አነስ ያለ ነው። ከኪሱም ቢላ አውጥቶ አፍንጫዬን ቆረጠው" ትላለች። የዛርካ ባላቤት አፍንጫዋን የሚቆርጠውም ያለእሱ ፈቃድ ቤተሰቦቿ ቤት በመሄዷ አዋርዳኛለች በሚል ስሜት ነው። አፍንጫዋን ቆርጦም በደም ፊቷና ሰውነቷ በደም እንደተሸፈነ ጥሏት ሄደ። "የተሰማኝን ህመም በቃላት መናገር አልችልም፤ በከፍተኛ ሁኔታም ደም እየፈሰሰኝ ነበር። መተንፈስም አልቻልኩም ነበር" ትላለች ህመሟን በማስታወስ። ጩኸቷን በመስማት በአቅራቢያው የነበሩ ሰዎች ደረሱላት። የተቆረጠው የአፍንጫዋክፍል ተገኝቶ በአካባቢው ወደሚገኝ ጤና ማዕከልም ብትወሰድም ዶክተሩ አፍንጫዋን መልሶ ማያያዝ እንደማይችል ነገራት። ዛክራ ልቧ ተሰበረ፤ ከደረሰባትም አካላዊ ጥቃትም ለማገገምም ሆነ አስቀያሚ ነኝ ከሚለው ስሜት መውጣት አልቻለችም። አባቷና ወንድ ዘመዶቿ ተሰባስበውም የደረሰባትን ጥቃት ለመበቀልም ቢፈልጉትም ባለቤቷን ሊያገኙት አልቻሉም። "'እንዴት እንዲህ አካልሽን ያጎድላል?' ብለው በጣም ተናደዱ። ቢያገኙትም እንደሚገሉት እየነገሩኝ ነበር" የምትለው ዛርካ አባቷና አጎቶቿም ምስክሮች የተባሉት ጋር ሄደው ቁጣቸውን በመግለጽ ጥይት ወደ ሰማይ ተኮሱ። ቤሰቦቿ ባሏን አግኝተው ከመበቀላቸው በፊትም ፖሊስ ባለቤቷን በቁጥጥር ስር አዋለው። ዛርካ በአካባቢው በሚገኘው ሆስፒታል ያደረገችው ህክምና በቂ አልነበረም። ፊቷን በተወሰነ መልኩ የሚያስተካክልላትንም እድል እየተመኘች ነበር። "ምንም አይነት ቀዶ ህክምና እንዲደረግልኝና አፍንጫዬ እንዲመለስ ብቻ ነበር ምኞቴ" ትላለች። ፊቷ በደም ተጨማልቆ የተነሳችው ፎቶም ብዙዎች መጋራታቸውን ተከትሎ የዶክተር ዛልማይን ትኩረት በማግኘቷ በነፃ ሊያክሟት እንደሚችሉ ቃል ገቡ። የምትኖርበት አካባቢ አስተዳደርም ወደ ዋና ከተማዋ ካቡል እንድትሄድ አደረገ። ከዚያም የዶክተር ዛልማይ ከባልደረቦቻቸው ጋር በመሆን ቀዶ ጥገናውን አከናወኑ። ለቀዶ ህክምናው 2 ሺህ ዶላር ያህል ያስወጣት የነበረ ከመሆኑ በተጨማሪ ለመድኃኒት እስከ 500 ዶላር መክፈል ይኖርባት ነበር። በነጻ ባገኘችው ህክምና አካላዊ ገፅታዋን ማስተካከል ቢቻልም ከደረሰባት የሥነ ልቦና ጉዳት በማገገም በራስ መተማመኗን መመለስ ጊዜ የሚጠይቅ ነገር ነው። ልጄስ? አሁን በዚህ ሰዓት በከፍተኛ ሁኔታ እያስጨነቃት ያለው ከባለቤቷ ቤተሰቦች ጋር ያለው የልጇ ሁኔታ ነው። "ልጄ ማሹቅን ለሦስት ወራት ያህል አይኑን አላየሁትም። በጣም ነው የምወደው። ልጄ ከእኔ ጋር እንዲሆን እፈልጋለሁ" ትላለች። የባለቤቷን ጨካኝነትም አለማየቱ ባንድ በኩል አስደስቷታል። ምንም እንኳን ልጇ ከባለቤቷ ቤተሰቦች ጋር እንዳለ ብትሰማም ትክክለኛ አድራሻውን አታውቅም። የእራሷ የሆነ ገቢ ስለሌላትም የአገሪቱ ሕግ የማሳደጉን ኃላፊነት ለባለቤቷ ሰጥቶታል። አሁን ከልጇ ጋር ተለያይቶ መኖሯ ቀን ተሌት እንቅልፍ የሚያሳጣት ጉዳይ ሆኗል። "በጣም ነው የሚናፍቀኝ። ስበላ፣ ስጠጣ፣ ምንም ነገር ሳደርግ በአይኔ ላይ ይመላለስብኛል" ትላለች። የዛርካ አባትና አጎቶቿ ልጁን ለማስመለስም ምንም እቅድ የላቸውም፤ ምክንያቱም ባለቤቷ ልጁን እጠይቃለሁ ብሎ በእሷ ላይ ሊያደርስ የሚችለውን ነገር ሲያስቡ ከፍተኛ ፍራቻ አላቸው። ዛርካ ልጇ አብሯት እንዲኖር ብትፈልግም ነገር ግን ምንም ነገር ቢፈጠር ከባለቤቷ ጋር ድጋሚ በአንድ ቤት መኖር እንደማትፈልግ ታስረዳለች። "ከእሱ ነፃ መሆን ነው የምፈልገው። አብሬው መኖርም ሆነ ስለሱ ማሰብ አልፈልግም። እሱን ስፈታውም ልጄን እንደማይሰጠኝ ሳስብ ጭንቅ፣ ጥብብ ይለኛል" ብላለች በሐዘን በሞላው ድምጽ።
اعتدى زوج زاركا عليها وقطع أنفها بسكين جيب قالت للأطباء، وهم يستبدلون ملابسهم بعد إجراء جراحة تجميل لوجهها: "أنا سعيدة جدا، استعدت أنفي، هذا جيد، جيد جدا". رأت زاركا أنفها الجديد عبر مرآة تحملها في يدها، وبدت آثار الجراحة. يعد العنف المنزلي ضد المرأة أمرا شائعا جدا في أفغانستان، ويشير استطلاع وطني نقلا عن منظمة الأمم المتحدة للسكان إلى أن 87 في المئة من الأفغانيات يعانين على الأقل من أحد أشكال العنف الجسدي أو الجنسي أو النفسي. ويعتدي الأزواج أو الأقارب الذكور على النساء، في أسوأ الحالات، باستخدام الحمض أو السكاكين. مواضيع قد تهمك نهاية وفي المرة الأخيرة التي اعتدى فيها زوج زاركا عليها، قطع أنفها بسكين كان في جيبه. وتقول: "كان زوجي يشك في الجميع"، وعادة ما كان يلجأ بعد اتهامه لها إلى الضرب الذي أصبح طقسا من طقوس الحياة اليومية. وقالت: "كان يقول لي إنني لست على خلق، وكنت أقول له هذا غير صحيح". تزوجت زاركا منذ عشر سنوات، ولديها ابن عمره ست سنوات. زلماي خان أحمدزاي أجرى جراحة لزاركا دون أجر تعودت الفتاة، البالغة من العمر 28 عاما، على ضرب زوجها لها، لكنها لم تكن تتوقع على الإطلاق أن تصل الأمور إلى هذا الحد. التعافي قالت زاركا لبي بي سي: "عندما رأيت نفسي اليوم في المرآة، وجدت أنفي تعافت كثيرا". خضعت الفتاة لتأثير تخدير موضعي أثناء إجراء العملية الجراحية التي استغرقت ثلاث ساعات. وقالت: "لم تكن الأمور تبدو جيدة قبل إجراء الجراحة". وأعرب زلماي خان أحمدزاي، أحد الجراحين القلائل الذين يجرون هذا النوع من جراحات إعادة بناء الوجه في البلد الذي مزقته الحرب، عن إعجابه بتقدم الحالة الصحية لمريضته. وقال الطبيب: "أُجريت لها الجراحة على نحو جيد للغاية، لم تحدث عدوى، فقط القليل من الالتهاب لكنها لم تكن مشكلة". استطاع زلماي، على مدى العقد الماضي أو نحو ذلك، أن يعالج عشرات الأفغانيات اللواتي شُوّههن على يد أزواجهن وآبائهن وإخوانهن. رحلة طويلة تنتمي زاركا لعائلة فقيرة جدا في منطقة خيركوت، التي تبعد 250 كيلومترا جنوب كابول بالقرب من الحدود الباكستانية، وهي لا تستطيع القراءة أو الكتابة. خضعت زاركا لمخدر موضوعي خلال العملية وتخضع قريتها لسيطرة طالبان بشكل كبير، وأثمرت مفاوضات أجراها سياسيون محليون مع المسلحين عن نقل زاركا إلى كابول من أجل العلاج. أصيب زلماي، في ذلك الوقت، بفيروس كورونا وفقد زوجته بعد إصابتها بكوفيد-19، دفن الطبيب، البالغ من العمر 49 عاما، زوجته في بلدة جلال آباد، وعاد إلى العمل في الوقت الذي كانت وصلت فيه زاركا إلى كابول. يقول زلماي: " كانت حالتها سيئة للغاية عندما أتت إليّ، وكان الأنف مصابا بشدة". أعطاها الطبيب، بعد فحصها في 15 يونيو/حزيران، دواء مضادا للعدوى البكتيرية والالتهابات، كما تبين له أنها مصابة بالأنيميا الحادة، ووصف لها مجموعة فيتامينات. بعد نحو خمسة أسابيع، عادت زاركا إلى كابول وأجريت لها جراحة في 21 يوليو/تموز. "مريب وعنيف" وافقت زاركا لبي بي سي على تصوير تعافيها، كما تحدثت عن الإساءة المنزلية التي سبقت ممارسة العنف المروع والقسوة. جروح زاركا تعافت سريعا تقول إن زوجها في مثل سنها، ويكسب رزقه برعاية ماشية الآخرين، وأنهما تزوجا قبل عشر سنوات ولهما ابن عمره ست سنوات. قالت: "خطبني عمي له في طفولتي، كنت صغيرة جدا في ذلك الوقت، لم أكن أعرف شيئا عن الحياة أو الزواج. لا أعرف كم كان عمري في ذلك الوقت". ولم تتذكر أحدا طلب موافقتها. مقايضة من أجل الزواج اكتشفت زاركا بعد سنوات أن عمها قايض على زواجها، نظير زواجه من إحدى شقيقات زوجها الأربع. زاركا سعيدة بنتيجة العملية الجراحية التي خضعت لها قالت: "لم يستطع عمي دفع مهر العروس، لذا أعطاني له". أدركت زاركا بعد الزفاف أن زوجها اعتاد الاعتداء بعنف على جميع شقيقاته، لكنها لا تعرف على وجه التحديد لماذا. وقالت: "لم يكن مدمنا للمخدرات، ولم يكن يعاني من مشكلات نفسية". "أخشى على حياتي" أراد زوج زاركا، في غضون عام من زواجهما، أن يتزوج أخرى، فتعدد الزوجات شائع في هذا الجزء من العالم. زاركا بعد العملية الجراحية وتتذكر: "أخبرني أنه لا يحبني وسوف يتزوج أخرى". بيد أن زوجها لم يستطع توفير المال اللازم لدفع مهر العروس، فتحملت زاركا وطأة إحباطه وغضبه. قالت: "كان يضربني وكنت أخشى على حياتي". هربت زاركا إلى منزل والديها في مايو/أيار بعد أن أصبح زوجها أكثر تقلبا وتوسلت إلى والدها طلبا للطلاق. ونظرا لأنها لم تطلب إذن زوجها قبل مغادرتها للمنزل، أتى للبحث عنها. وتقول: "بعد أن غادرت (المنزل) لليلة واحدة، جاء (الزوج) إلى منزل والدي في الصباح ومعه سكين كبير، كان يحث والدي على تسليمي له، وقال له والدي وابن عمي إنهما لن يعيداني إليه إلا أن يأتي (الزوج) بشهود يضمنوه". جاء زوجها ومعه شهود طمأنوا والدها على سلامتها، لكن عندما عادت إلى منزل زوجها، ساء الوضع. قالت: "عندما عدت من منزل والديّ، ضربني مرة أخرى واتهمني وهو يحمل سكينا، هربت إلى منزل أحد الجيران لأنه هدد بقطع أنفي". تدخل الجيران، لكنه كان تدخلا بصفة مؤقتة. قالت: "أخذني أولا إلى منزلنا، ووعد بأن يأخذني إلى منزل والديّ". ألم ونزيف تبين أنه فخ، إذ ذهبا إلى منزل آخر واستدرجها إلى حديقة، وتقول زاركا إن زوجها كانت معه بندقية. لم تكن عملية سهلة ولا تزال زاركا تعاني من آلام نفسية وقالت: "أمسك بي قائلا: أين ستهربين؟"، وتضيف: "كانت هناك حديقة صغيرة، ثم أخرج سكينا من جيبه وقطع أنفي". أخبرها زوجها أنه قصد تشويهها لأنها ذهبت إلى منزل والديها بدون إذنه، الأمر الذي جلب عليه العار. وبعد أن قطع أنفها، تركها في بركة من الدم. وقالت: "كان مؤلما للغاية وكنت أنزف بشدة، وعانيت من صعوبة التنفس". خرج الناس من منازلهم على سماع صراخها لتقديم المساعدة، وتمكنت جارة من العثور على قطع أنفها المقطوع. نقلوها إلى طبيب محلي، أخبرها أنه لن يستطيع إعادة ربط أنفها المقطوع. دعوة للانتقام شعرت زاركا بأنها "حزينة" و"قبيحة" وهي تحاول التعافي من الاعتداء. زاركا سعيدة لأن طفلها لم يشاهد ما فعله الأب أراد والدها وأقاربها الذكور الثأر، لكنهم لم يتمكنوا من العثور على زوجها. وتتذكر زاركا: "كانوا غاضبين للغاية، يتعجبون كيف أقدم على فعل ذلك، وهددوا بقتله إن وجدوه، أطلق أبي وأعمامي النار على منزل الشهود الذين ضمنوه، وأعربوا عن غضبهم". قبضت الشرطة على زوجها وسجنته قبل أن تتمكن عائلة زاركا من الثأر منه. وجه ينزف تلقت زاركا علاجا محليا لكنه لم يكن كافيا، كانت يائسة من الحصول على فرصة لإجراء جراحة تجميل. وقالت: "مهما كان شكلها في العملية .. سأحبه، أردت أنفا فقط ولا شيء آخر". نُشرت صور زاركا بوجه مخضب بالدم على نطاق واسع، ولفتت انتباه الطبيب زلماي. عرض الطبيب من خلال منصات التواصل الاجتماعي علاجها بالمجان، كما اتصل بالمقاطعة التي تقيم فيها زاركا، وعن طريق مساعدة مسؤولين محليين، أحضرها إلى كابول. وبمجرد أن تحسنت ظروفها، أجرى لها عملية بمساعدة فريقه الجراحي. العلاج قال زلماي: "لقد عملنا أولا على الجزء الأوسط من أنفها الذي تم قطعه بالسكين، أخذنا الأنسجة من طيات طبقات الأنف (الجلد حول الأنف) وأجرينا جراحة إعادة البناء". أجريت العملية الجراحية تحت تأثير تخدير موضعي، وكانت زاركا مدركة بما يحدث. وقالت: "أخبرني الطبيب أنني سأتعافى وسأستعيد أنفي"، كان هذا بالضبط ما أرادت سماعه منذ أكثر من شهرين. يتابع زلماي تقدم حالتها الصحية، وسوف يعطيها علاجا بالليزر أو السيليكون إذا احتاج الأمر. وأكد لها: "تدفق الدم طبيعي. وستعمل الأعصاب أيضا". يقول زلماي إن تكلفة هذه الجراحة على الأفغاني العادي تصل إلى نحو 2000 دولار، فضلا عن ذلك، قدم أدوية لزاركا تصل قيمتها إلى 500 دولار. بيد أن ما لا يستطيع أن يقدمه هو الاستشارة النفسية التي تساعدها على استعادة ثقتها. تشتاق لابنها تعرب زاركا عن قلقها على ابنها الذي لا يزال مع عائلة زوجها. وقالت: "لم أر ابني معشوق منذ ثلاثة أشهر، أحبه كثيرا، أريد أن يكون ابني معي". كانت سعيدة لأنه لم يشهد وحشية والده تجاهها. يعيش ابن زاركا مع عائلة زوجها، ولكن ليس لديها أي فكرة بالضبط أين، ونظرا لأنها لا تستطيع كسب قوتها، فالقانون المحلي يسمح لزوجها بالحضانة. لقد أثر ألم الانفصال عليها، وقالت: "أفتقده كثيرا، كلما أكلت شيئا أتذكره". ويتردد والد وعم زاركا في خوض معركة استعادة الصبي الصغير، خوفا مما قد يفعله زوجها إذا عاد إلى منزلهم بحجة زيارة ابنهم. وقالت زاركا: "كانا يقولان لي اتركي الصبي لكنني لا أستطيع"، ولكن مهما حدث، تصر على أنها لن تعود إلى زوجها. وقالت "أريد الطلاق، لا أريد أن أعيش مع زوجي بعد الآن، أعتقد أنه عندما أحصل على الطلاق فلن يعطيني الصبي. هذا هو ما يقلقني".يعيش ابن زاركا مع عائلة زوجها، ولكن ليس لديها أي فكرة بالضبط أين، ونظرا لأنها لا تستطيع كسب قوتها، فالقانون المحلي يسمح لزوجها بالحضانة. لقد أثر ألم الانفصال عليها، وقالت: "أفتقده كثيرا، كلما أكلت شيئا أتذكره". ويتردد والد وعم زاركا في خوض معركة استعادة الصبي الصغير، خوفا مما قد يفعله زوجها إذا عاد إلى منزلهم بحجة زيارة ابنهم. وقالت زاركا: "كانا يقولان لي اتركي الصبي لكنني لا أستطيع"، ولكن مهما حدث، تصر على أنها لن تعود إلى زوجها. وقالت "أريد الطلاق، لا أريد أن أعيش مع زوجي بعد الآن، أعتقد أنه عندما أحصل على الطلاق فلن يعطيني الصبي. هذا هو ما يقلقني".
https://www.bbc.com/amharic/news-56797850
https://www.bbc.com/arabic/sports-56800917
የአውሮፓ እግር ኳስን ባልተጠበቀ መልኩ የነቀነቀው ይህ ውሳኔ በርካቶችን ያስገረመ ሲሆን ከጣልያን ኤሲ ሚላን፣ ኢንተር ሚላን እና ጁቬንቱስ በሱፐር ሊግ ለመሳተፍ ወስነዋል። ከስፔን ደግሞ ሪያል ማድሪድ፣ ባርሴሎና እና አትሌቲኮ ማድሪድ ይቀላቀላሉ። የአውሮፓ ሱፐር ሊግ እንደገለጸው መስራች ቡድኖቹ የሳምንቱ ግማሽ ላይ ጨዋታዎቹን ለማድረግ የተስማሙ ሲሆን የአገራቸው ሊግ ጨዋታ ላይ ግን መሳተፋቸውን አያቆሙም። የአውሮፓ ሱፐር ሊግ አክሎም' "እቅዱ ተግባራዊ መደረግ ሲችል የመጀመሪያው የውድድር ዓመት ወዲያውኑ ይጀመራል። ሶስት ተጨማሪ ቡድኖች ደግሞ ሊጉን እንደሚቀላቀሉ ይጠበቃል'' ብሏል። ከዚህ በተጨማሪም የወንዶቹ የአውሮፓ ሱፐር ሊግ ውድድር ከተጀመረ በኋላ የሴቶች ሱፐር ሊግም እንደሚጀመር ተገልጿል። እሁድ ዕለት የአውሮፓ ሱፐር ሊግ ዜና መሰማቱን ተከትሎ የዩናይትግ ኪንግደም ጠቅላይ ሚኒስትር ቦሪስ ጆንሰን፣ የአውሮፓ እግር ኳስ ማህበር እና የእንግሊዝ ፕሪምየር ሊግ ውሳኔውን አውግዘውታል። የዓለም እግር ኳስ አስተዳዳሪው ፊፋ በበኩሉ ቀደም ብሎ ለመሰል ውድድሮች እውቅና እንደማይሰጥና በውድድሩ የሚሳተፉ ተጫዋቾች በዓለም ዋንጫ ላይ ላይሳተፉ እንደሚችሉ አስታውቋል። የአውሮፓ ሱፐር ሊግ ዜና ከተሰማ በኋላ ፊፋ "ለእግር ኳስ ሲባል በዚህ ውሳኔ ላይ የተሳተፉት አካላት በሙል የተረጋጋ፣ ጠቃሚና ሁሉንም የሚጠቅም ውይይት ሊያደርጉ ይገባል" ብሏል። የአውሮፓ እግር ኳስ ማህበርም ትናንት ባወጣው መግለጫ በአውሮፓ ሱፐር ሊግ የሚሳተፉ ተጫዋቾች ከሁሉም የአገር ውስጥ ውድድሮች ሊታገዱ እንደሚችሉ ያስታወቀ ሲሆን በአውሮፓም ሆነ በዓለም መድረክ ከብሔራዊ ቡድን ውጪ ሊሆኑ እንደሚችሉ ገልጿል። የአውሮፓ ሱፐር ሊግ ደግሞ በመግለጫው "ወደፊት መስራች ክለቦቹ ከአውሮፓ እግር ኳስ ማህበር እና ፊፋ ጋር አብሮ መስራት በሚቻልባቸው ሁኔታዎች ላይ ውይይት ያደርጋሉ'' ብሏል። ሊጉ 20 ተሳታፊ ብድኖችን የሚያካትት ሲሆን 12ቱ መስራች ክለቦች እና እስካሁን ስማቸው ያልተጠቀሰው ሶስት ክለቦች በፍጥነት ይቀላቀላሉ። ከአገር ውስጥ የሊግ ውድድሮች ደግሞ አምስት ቡድኖች ተወዳድረው የአውሮፓ ሱፐር ሊግን ይቀላቀላሉ። በእቅዱ መሰረት የአውሮፓ ሱፐር ሊግ በየዓመቱ ነሀሴ ወር ላይ የሚመጅር ሲሆን ጨዋታዎቹም የሳምንቱ አጋማሽ ላይ ይደረጋሉ። ተሳታፊዎቹ 20 ቡድኖችም በሁለት ምድቦች ተከፍለው በደርሶ መልስ ጨዋታ ይፋለማሉ። ከሁለቱ ምድቦች ከአንድ እስከ ሶስት ሆነው የሚጨርሱት ቡድኖች ለእሩብ ፍጻሜ የሚያልፉ ሲሆን አራተኛና አምስተኛዎቹ ደግሞ እርስ በርስ ተጋጥመው አሸናፊው እሩብ ፍጻሜውን ይቀላቀላሉ። የአውሮፓ ሱፐር ሊግ እንደሚለው ይህ ውድድር ከአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ በተሻ መልኩ ገንዘብ የሚያስገኝ ሲሆን ተሳታፊ ክለቦችም ጠቀም ያለ ትርፍ ያገኙበታል።
ليفربول ومانشستر يونايتد هما المتنافسان الأكثر نجاحا في تاريخ الكرة الانجليزية وزلزل هذا التحرك أرجاء الكرة الأوروبية، إذ تنضم إلى الأندية الإنجليزية أخرى أوروبية مثل إيه سي ميلان، وأتليتكو مدريد، وبرشلونة، وإنتر ميلان، ويوفينتوس، وريال مدريد. ويقول "دوري السوبر الأوروبي" إن الأندية المؤسسة اتفقت على تأسيس "بطولة نصف أسبوعية جديدة" بحيث تستمر الفرق في "المنافسة في البطولات المحلية". كما أعلن الدوري الجديد أن الموسم الافتتاحي "من المقرر أن يبدأ في أقرب وقت ممكن"، ومن المرجح "انضمام ثلاثة أندية أخرى" لهذا الخروج على البطولات المعتادة. ويخطط دوري السوبر الأوروبي لإطلاق بطولة أخرى للنساء بمجرد بدء بطولة الرجال. مواضيع قد تهمك نهاية مدرب ليفربول: "لا أشك في ولاء اللاعبين للنادي" وأدان رئيس الوزراء البريطاني بوريس جونسون، ورابطة كرة القدم الأوروبية (ويفا) والدوري الإنجليزي الممتاز هذه الخطوة بمجرد الإعلان عنها يوم الأحد. وقال الاتحاد الدولي لكرة القدم (فيفا) في وقت سابق إنه لن يعترف بهذه البطولة، وقد يُمنع اللاعبون المشاركون من اللعب في بطولة كأس العالم. كما اتبعت ويفا نفس الخطوة، إذ حذرت يوم الأحد من أن اللاعبين المشاركين في البطولة الجديدة سيُمنعون من المشاركة في كل البطولات الأخرى المحلية والأوروبية والعالمية، وقد يُمنعون أيضا من تمثيل فرقهم الوطنية. وعبرت فيفا عن "عدم موافقتها" على البطولة الجديدة فور الإعلان عنها، وطالبت "كل الجهات المنخرطة في نقاشات محتدمة أن تدخل في حوار هادئ وبناء ومتوازن من أجل مصلحة اللعبة". وقال "دوري السوبر الأوروبي" في بيان إنه "ماضٍ في خطته، وإن الأندية المؤسسة تتطلع لعقد مناقشات مع ويفا وفيفا للعمل معا في شراكة للوصول لأفضل النتائج للبطولة الجديدة وكرة القدم بشكل عام". لِمَ الآن؟ عُقدت محادثات في أكتوبر/تشرين الأول الماضي، شملت بنك جيه بي مورغان، بشأن إطلاق بطولة جديدة بقيمة 4.6 مليار جنيه استرليني لتحل محل دوري أبطال أوروبا. ومن المقرر أن تعلن ويفا اليوم خططها الإصلاحية لدوري أبطال أوروبا، الذي يضم 36 فريقا، وكانت تأمل أن تسبق هذه الخطط الإعلان عن دوري السوبر الأوروبي الجديد. جواهر روبل: حكاية أول مسلمة تتولى تحكيم مباراة كرة قدم في بريطانيا لكن الأطراف الإثنى عشر المشاركة في الدوري الجديد لا ترى أن هذه الإصلاحات كافية. وقالوا إن الجائحة العالمية "سرعت من حالة عدم الاستقرار التي يعاني منها النموذج الاقتصادي الحالي للكرة الأوروبية". "وشهدت الأشهر الأخيرة حوارا مكثفا بين الأطراف المسؤولة عن كرة القدم بشأن مستقبل البطولات الأوروبية". "وترى الأندية المؤسسة للبطولة أن الحلول المقترحة بعد هذه المحادثات لا تطال المشاكل الأساسية، مثل الحاجة لتوفير مباريات بجودة أعلى، أو وكذلك موارد مالية إضافية لهرم كرة القدم بشكل عام". ما الهيكل المقترح؟ تضم البطولة 20 فريقا، الفرق الإثنى عشرة المؤسسة، وثلاثة فرق أخرى لم يُعلن عنها بعد ويتوقع انضمامها قريبا، بجانب خمسة فرق تتأهل سنويا وفقا لبطولاتها المحلية. ووفقا للمقترح، تبدأ حملة دوري السوبر الأوروبي في أغسطس/آب من كل عام، بتصفيات تقام في نصف الأسبوع، وتنقسم الفرق إلى مجموعتين من عشرة فرق تنافس بعضها في مباراتين، واحدة على ملعب الفريق وأخرى على ملعب الآخر. وتتأهل الفرق الثلاثة المتصدرة لكل مجموعة لدور ربع النهائي، أما الفريقان الرابع والخامس فيلعبان مباراتين، ذهابا وإيابا، للتنافس على المراكز المتبقية في ربع النهائي. وبعد هذه المرحلة، تسير البطولة وفق منافسات الذهاب والإياب المعتادة، والمتبعة في دوري أبطال أوروبا، قبل إقامة مباراة النهائي في مايو/أيار في أرض محايدة. وقال "دوري السوبر الأوروبي" إنه سيحصل على مكاسب مادية أكبر من دوري أبطال أوروبا، ما يؤدي إلى زيادة توزيع الأرباح على أطراف اللعبة. ماذا يقول قادة دوري السوبر الأوروبي؟ يوفينتوس وإيه سي ميلان انضما لخطط البطولة الجديدة وقال رئيس نادي ريال مدريد، والرئيس الأول لدوري السوبر الأوروبي، فلورينتينو بيريز، إن البطولة الجديدة "ستساعد كرة القدم على كل المستويات". وأضاف: "كرة القدم هي الرياضة العالمية الوحيدة التي يزيد جمهورها على أربعة مليارات حول العالم. ومسؤوليتنا كأندية كبرى هي مراعاة رغباتهم". كما استقال رئيس نادي يوفينتوس، أندريه أغنيللي، من اللجنة التنفيذية لـ ويفا ومن رئاسة رابطة الأندية الأوروبية، التي دفعت بالإصلاحات المقترحة لدوري أبطال أوروبا. وقال إن الأندية الإثنى عشر "اتحدت في هذه اللحظة الهامة لإحداث نقلة في المنافسات الأوروبية، لوضع اللعبة التي نحبها على مسار الاستدامة في المستقبل البعيد". وسيصبح المدير المشارك لنادي مانشستر يونايتد، جويل غليزر، نائب رئيس الدوري الجديد. ويقول: "باجتماع كبار الأندية واللاعبين في العالم للمنافسة على مدار الموسم، يفتح دوري السوبر الأوروبي فصلا جديدا في الكرة الأوروبية، ويضمن منافسة وتسهيلات عالمية، ويزيد الدعم المادي لهرم كرة القدم بشكل عام". بوغبا يتوعد مروجي "التقارير الكاذبة حول اعتزاله اللعب الدولي" كيف كانت ردود الفعل؟ قوبل إعلان الدوري الجديد بالإدانة والرفض من كل الأطراف غير المشاركة فيه. وقال رئيس الوزراء البريطاني، بوريس جونسون، إن الخطط "ستضر كثيرا بكرة القدم". كما أثنى الرئيس الفرنسي إيمانويل ماكرون على قرار الفرق الفرنسية التي رفضت الانضمام للبطولة. وأصدرت ويفا بيانا مشتركا مع الاتحاد الإنجليزي لكرة القدم والدوري الإنجليزي الممتاز والاتحاد الإسباني لكرة القدم، والدوري الإسباني (لا ليغا)، والاتحاد الإيطالي لكرة القدم والدوري الإيطالي. وجاء في البيان إن أطرافه "ستظل متحدة" في محاولة وقف الانشقاق باستخدام "كل الإجراءات المتاحة". وقالت رابطة الأندية الأوروبية إنها "تعارض بشدة" الدوري الجديدة، في حين قالت رابطة مشجعي كرة القدم إن الدافع الوحيد لهذه الخطط هو الجشع. وعارض عدد من اللاعبين السابقين الخطط كذلك، من بينهم لاعب خط منتصف ليفربول وتوتنهام السابق داني مورفي، الذي قال لـ بي بي سي سبورت إن الخطط "تبدو بلا روح". كما قال كابتن فريق مانشستر يونايتد السابق غاري نيفيل إنه "مستاء للغاية"، وكذلك قال زميله السابق في الفريق ريو فيردناند إن الخطط الجديدة تضر بالمشجعين بشكل أكبر. استقالة رئيس الاتحاد الإنجليزي لكرة القدم بسبب تصريح "غير مقبول" عن اللاعبين السود "خيانة تامة" وتعارض مجموعات مشجعي الفرق الإنجليزية الستة المشاركة خطط دوري السوبر الأوروبي. وقالت مجموعة مشجعي نادي ليفربول، إنها "غاضبة" من قرار شركة فينواي سبورتس المالكة للنادي، ومقرها الولايات المتحدة. وقالت المجموعة في منشور على مواقع التواصل الاجتماعي إن الشركة "تجاهلت الجمهور في سعيها الجشع والقاسي وراء المكاسب المادية. كرة القدم لنا، وليست لها. ونادي كرة القدم لنا وليس لهم". كما وصفت رابطة مشجعي تشيلسي التحرك بأنه "لا يمكن التسامح فيه"، وقالت إن أعضاءها "ومشجعي كرة القدم حول العالم يشعرون بخيانة تامة". كما قالت رابطة مشجعي أرسينال إن موافقة النادي على الانضمام للدوري الجديد تمثل "موتا لأرسينال كمؤسسة رياضية". كذلك قال النادي الرسمي لمشجعي مانشستر سيتي إن التحرك أظهر أن "من يديرون الأمر لا يهتمون على الإطلاق بتقاليد اللعبة"، وأضاف أنه "عازم على محاربة مشروع دوري السوبر المقترح". وقالت رابطة مشجعي مانشستر يونايتد في وقت سابق إن المقترحات "غير مقبولة على الإطلاق"، وإن الدوري الجديد "يُخالف كل ما يجب أن تدافع عنه كرة القدم ومانشستر يونايتد". وأخيرا، قالت رابطة مشجعي توتنهام هوتسبر إن دوري السوبر الأوروبي "مدفوع بالجشع والمصالح الشخصية على حساب قيم اللعبة التي نعتز بها".
https://www.bbc.com/amharic/news-50779211
https://www.bbc.com/arabic/art-and-culture-50780601
'ኑዋድ ታይ' የተባለው ይህ ባህላዊ መታሻ ጥበብ ከትውልድ ትውልድ የሚተላለፉ ባህሎችና የተለያዩ ተግባራት በሚመዘገብበት የሰው ልጅ ወካይ የማይዳሰስ ባህላዊ ቅርሶች መካከል አንዱ ሆኗል። በዚህም ለቀጣይ ትውልድ ተጠብቀው መቆየት ካለባቸው ባህላዊ ተግባራት መካከል አንዱ ተደርጎ እንዲመዘገብ ሆኗል። • ከብራና ወደ ኮምፒውተር . . . • ከኢትዮጵያና ከሌሎች የአፍሪካ ሃገራት ስለተዘረፉ ቅርሶች ምን እናውቃለን? እነዚህ የማይዳሰሱ ባህላዊ ቅርሶች ዝርዝር ለተለያዩ ግንባታዎችና ቦታዎች ዕውቅና ከሚሰጠው ከዓለም የቅርሶች ዝርዝር የተለየ ነው። ባህላዊ ቅርሶች ዝርዝር ውስጥ እስካሁን በሦስት ዘርፎች የተከፈሉና ከ127 አገራት የተወጣጡ 550 ቅርሶች ተመዝግበዋል። በዝርዝሩ ውስጥ በየዓመቱ የተለያዩ ቅርሶች ተመዝግበው ይካተታሉ። ይህ የታይላንድ የማሸት ጥበብ ከሌሎች የተለየ ሲሆን በተለያዩ የሰውነት አቅጣጫዎች በኩል በመሆን የተለያዩ ተከታታይ እንቅስቃሴዎችን ያካተተ መሆኑም ተነግሯል። • ላሊበላ፡ የመፍትሔ ያለህ የሚለው ብሔራዊ ቅርስ • 600 ዓመታትን ያስቆጠረው የሣር ድልድይ የ'ናኡድ ታይ' ባለሙያዎች የማሸቱን ተግባር ሲያከናውኑ ምንም አይነት ቅባትም ሆነ ዘይት የማይጠቀሙ ሲሆን እጃቸውን ብቻ ሳይሆን አንዳንድ ጊዜም ክንዳቸውንና ጉልበታቸውንም ይጠቀማሉ። የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የትምህርት፣ የባህልና የሳይንስ ተቋም (ዩኔስኮ) እንዳለው ይህ ተግባር ከጥንት ጀምሮ በታይላንድ ማኅበረሰብ ውስጥ የነበረ ሲሆን በግብርና ሥራ ላይ የጡንቻ ህመም ሲገጥማቸው በየመንደሩ ያሉ የማሸት ሙያ ያላቸው ሰዎች ጋር በመሄድ ይታሹ ነበር። በዩኔስኮ የማይዳሰሱ ባህላዊ ቅርሶች መዝገብ ውስጥ ከሚካተቱት መካከል መዝሙርና ዘፈኖችን ጨምሮ የተነገሩ ታሪኮች ሲኖሩበት እነዚህም ለቀጣይ ትውልድ ተጠብቀው ቢተላለፉ ጠቃሚ ይሆናሉ የተባሉትን ነው።
التدليك التايلاندي على الحركة كثيرا كي تصبح أعضاء الجسم في أوضاع مختلفة. ويعني إدراج التدليك التايلاندي على القائمة أنه أسلوب مهم يجب الحفاظ عليه للأجيال القادمة. وتعد قائمة التراث الثقافي غير المادي نظاما منفصلا عن قائمة التراث العالمي، التي تضم المباني والمواقع ذات الأهمية. وتضم قوائم التراث الثقافي غير المادي 550 عنصرا مقسمة إلى ثلاث فئات، من 127 دولة حول العالم. وتجتمع اللجنة كل عام لإضافة أي عنصر جديد. ويتميز التدليك التايلاندي عن أساليب التدليك العادية، بأنه يعتمد على الحركة كثيرا كي تصبح أعضاء الجسم في أوضاع مختلفة. مواضيع قد تهمك نهاية ولا يعتمد المعالجون على أيديهم فقط بل أحيانا يستخدمون المرفق والركبة والقدم في الضغط على مناطق معينة، كما يتم التدليك بدون استخدام أي زيوت. وقالت اليونسكو إن هذه الممارسة لديها "جذور في مجتمع الفلاحين التايلانديين، وكان لكل قرية معالجون متخصصون في التدليك يلجأ إليهم القرويون عندما يعانون من آلام في العضلات بسبب العمل المجهد". التدليك التايلاندي يشمل الضغط بالإبهام والمرفق والركبة على مناطق معينة لتخفيف الألم ومن الأشياء التي أدرجت على قائمة التراث الثقافي غير المادي هذا العام: وتشير اليونسكو إلى أن قائمة التراث الثقافي غير المادي تهدف إلى التعرف على أشياء "من المهم الحفاظ عليها للأجيال القادمة". وتضيف أن هذه الأشياء "تشكل جزءا من التراث، وهذا يتطلب بذل جهد فعال للحافظ عليه".
https://www.bbc.com/amharic/news-47890792
https://www.bbc.com/arabic/science-and-tech-47896562
ልጁ ባለፈው ማክሰኞ የተወለደ ሲሆን 2.9 ኪሎ እንደሚመዝንም ታውቋል። እናትና ልጅም በጥሩ የጤንነት ሁኔታ ላይ እንደሚገኙ ተገልጿል። የህክምና ባለሙያዎቹ እንደሚሉት ልጅ መውለድ ለማይችሉ በመላው ዓለም ለሚገኙ ጥንዶች ትልቅ ዜና እንዲሁም ታሪካዊ የህክምና ግኝት ነው። • በርካቶች ከምጥ ይልቅ በቀዶ ህክምና መውለድን እየመረጡ ነው • ኢትዮጵያዊያን ቶሎ አያረጁም? • እንግሊዛዊው ከኤችአይቪ 'ነጻ' ሆነ ነገር ግን የህክምና ሂደቱን የሚቃወሙ ሰዎች አልጠፉም። ምክንያቱም ዶክተሮቹ የተከተሉት የህክምና ስርአት የሙያ ስነምግባር ጥያቄ ያስነሳል ብለዋል በእንግሊዝ የሚገኙ ዶክተሮች። የሙከራ ህክምናው የእናቲቱን እንቁላል፣ የአባትየውን ዘር ፍሬና ፈቃደኛ የሆነች አንዲት ሴት እንቁላል በመጠቀም ሲሆን የተሞከረው በስኬት መጠናቀቁ ደግሞ መውለድ ለማይችሉ አስደሳች ዜና ያደርገዋል። በሙከራ ህክምናው ተሳትፋ ወንድ ልጅ ለመሳም የበቃችው የ32 ዓመቷ ግሪካዊት ከዚህ በፊት በተደጋጋሚ አራት ያልተሳኩ የእርግዝና ሙከራዎችን አድርጋ ነበር። እንደ ዶክተሮቹ ከሆነ የእናትየው 'ማይቶኮንድሪያ' የተባለውና በእያንዳንዱ ሴል ውስጥ ያሉ ምግቦችን ወደ ሃይልነት የሚቀይረው አካል ችግር ስለላበት የግድ እንቁላል ከእሷ ተወስዶ 'ማይቶኮንድሪያ' ደግሞ ከፈቃደኛዋ ሴት እንዲቀላቀል ተደርጓል። አሁን የተወለደው ህጻን በአማካይ ህጻናት ከሚኖራቸው ክብደት ትንሽ አነስ ያለ ቢሆንም በጤናው ላይ ምንም አይነት ችግር እንደማይገጥመው ተገልጿል። የስነተዋልዶ ችግር ያለባቸው ሴቶች የእራሳቸው ዘረመል ያለበት ልጅ መውለድ የመቻል መብታቸው በሙከራ ህክምናው እውን ሆኗል ብለዋል በህክምናው የተሳተፉት ዶክተር ፓናጎዪስት ፕሳታስ። በግሪክ እየተከናወነ ባለው የሙራ ህክምና እስካሁን 24 ሴቶች እየተሳተፉ ሲሆን በቅርቡ ደግሞ ስምንቱ ሊያረግዙ እንደሚችሉ ተጠቅሷል።
حملت المرأة باستخدام شكل تجريبي من التلقيح الصناعي وولد الطفل بوزن 2.9 كيلوغراما الثلاثاء الماضي. وأفادت التقارير بأن الطفل والأم بحالة صحية جيدة. ويقول الأطباء إنهم "يصنعون حدثا طبيا تاريخيا"، يمكن أن يساعد الأزواج المصابين بالعقم حول العالم. لكن بعض الخبراء في بريطانيا يقولون إن هذا الإجراء يثير أسئلة أخلاقية، ولا يجب السماح به. ويستخدم هذا النوع التجريبي من التلقيح الصناعي، والذي يعرف اختصارا باسم (أي في إف)، بويضة من الأم، وحيوانات منوية من الأب، وبويضة أخرى من امرأة متبرعة. وجرى تطوير هذا الإجراء لمساعدة الأسر المصابة بأمراض الميتوكوندريا القاتلة التي تنتقل من الأم إلى الجنين. ويتعلق الأمر كله بالميتوكوندريا، وهي الأجزاء الصغيرة داخل كل خلية من خلايا الجسم تقريبا، المسؤولة عن تحويل الغذاء إلى طاقة صالحة للاستعمال. وجُرب هذا الإجراء في حالة واحدة فقط، على عائلة من الأردن، مما أثار الكثير من الجدل. لكن بعض أطباء الخصوبة يعتقدون أن هذه التقنية يمكن أن تزيد من الخلاف بشأن التلقيح الاصطناعي أيضا. وكانت العائلة الأصلية للطفل مصابة بأمراض الميتوكوندريا، لذا فإن الدمج بين الحمض النووي للأم والميتوكوندريا الخاصة بالأم المتبرعة يمكن أن يمنع المرض. وهناك تكهنات بأن الميتوكوندريا قد يكون لها دور في نجاح الحمل أيضا. لكن لم تُختبر صحة تلك التكهنات. وكانت المريضة التي نُفذت عليها التجربة امرأة من اليونان، تبلغ من العمر 32 عاما، وأجرت عملية التلقيح الصناعي أربع مرات دون جدوى. وأصبحت تلك المرأة الآن أما، لكن طفلها يحمل قدرا ضئيلا من التركيب الوراثي للمرأة المتبرعة، لأن الميتوكوندريا تحمل الحامض النووي للمرأتين. ويقول الدكتور باناغيوتيس ساثاس مدير معهد الحياة في أثينا: "نحن فخورون جدا بالإعلان عن ابتكار دولي في المساعدة على الإنجاب، ونحن الآن في وضع يسمح لنا بتمكين النساء، اللائي عانين فشلا متكررا لعمليات التلقيح الصناعي، أو المصابات بأمراض الميتوكوندريا الوراثية النادرة، من إنجاب طفل سليم". وتعاون الفريق الطبي اليوناني مع المركز الإسباني للأجنة، الذي أعلن أن 24 امرأة أخرى تشارك في هذه التجربة، وأن 8 أجنة جاهزين للتلقيح. وفي فبراير/ شباط من عام 2018، حصل الأطباء في مدينة نيوكاسل، الذين ابتكروا هذه التقنية، على تصريح من السلطات بتلقيح أجنة من ثلاثة أشخاص لأول مرة في بريطانيا. ووافقت الجهات المختصة على إجراء تجربتين، كلاهما لأسرة مصابة بأمراض الميتوكوندريا النادرة. ويرى بعض الأطباء في بريطانيا أن التجربتين المتعلقتين بالخصوبة والوقاية من الأمراض، مختلفتان تماما من الناحية الأخلاقية. ويقول تيم تشايلد من جامعة أكسفورد والمدير الطبي لمؤسسة "فيرتيليتي بارتنرشيب": "أنا قلق من أنه لا توجد حاجة مؤكدة لمريضة لإزالة مادتها الوراثية من بويضاتها، ونقلها إلى بويضات متبرعة". وأضاف: "مخاطر هذه التقنية غير معروفة بالكامل، على الرغم من أنها قد تعتبر مقبولة، إذا تم استخدامها لعلاج مرض الميتوكوندريا، لكن ليس في هذه الحالة".
https://www.bbc.com/amharic/50848549
https://www.bbc.com/arabic/world-55621554
ዶናልድ ትራምፕ በተወካዮች ምክር ቤት ሴኔቱ ፊት ቀርበው ክሳቸውን እንዲከላከሉ ሲደረግ በታሪክ ሶስተኛው የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ናቸው። ፕሬዝዳንት ትራምፕ ሴኔት ፊት ቀርበው ክሳቸውን ሲከላከሉ የሚሰጠው ውሳኔ በስልጣናቸው ላይ መቀጠል አለመቀጠላቸውን ለመወሰን ይረዳል። • እሷ ማናት፡ ከሊስትሮነት እስከ ከተማ አውቶቡስ አሽከርካሪነት በትናንትናው ዕለት ምክር ቤቱ በፕሬዝዳንቱ ላይ በቀረቡ ሁለት ክሶች ላይ ድምጽ ሰጥቷል። አንደኛው ክስ ፕሬዝዳንቱ ስልጣናቸውን ያላአግባብ ተጠቅመዋል የሚል ሲሆን ሁለተኛው ደግሞ የምክር ቤቱን ስራ አደናቅፈዋል የሚል ነው። ሁለቱንም ክሶች ዲሞክራቶች ሲደግፉት ሪፐብሊካን ግን ተቃውመውታል። ድምጽ አሰጣጡ እየተካሄደ ፕሬዝዳንት ትራምፕ በሚችጋን የምረጡኝ ቅስቀሳ ላይ የነበሩ ሲሆን፣ ለተሰበሰበው ደጋፊያቸው" ስራ እየፈጠርንና ስለሚቺጋን እየተሟገትን ባለበት ሰዓት የምክር ቤቱ አክራሪ ኃይሎች በቅናት፣ በጥላቻና በቁጣ ተሞልተው ምን እያደረጉ እንደሆነ እያያችሁ ነው" ብለዋል። ከምክር ቤቱ ውሳኔ በኋላ ዋይት ሐውስ ባወጣው መግለጫ ላይ እንዳለው፣ ፕሬዝዳንቱ በሴኔቱ ችሎት " ነጻ እንደሚወጡ ሙሉ በሙሉ እርግጠኛ ናቸው" ብሏል። የፕሬዝዳንት ትራምፕ መከሰስ ጉዳይ በምክር ቤቱ ለ10 ሰዓታት ያህል አከራክሯል። • 'የአልባኒያ ተቃዋሚዎች' በትግራይ • የኤክሳይዝ ታክስ ረቂቅ አዋጁ በዋጋ የሚያንራቸው ምርቶች በኋላም ምክር ቤቱ ፕሬዝዳንት ትራምፕ የዩክሬን አቻቸውን የምርጫ ተቀናቃኛቸውን፤ ጆ ባይደን፤ ላይ ምርመራ እንዲጀምሩ ጫና አድርገዋል በሚል፣ ስልጣንን ያለአግባብ መጠቀም በሚል የቀረበባቸውን ክስና ሁለተኛው ፕሬዝዳንቱ ለሚደረግባቸው ምርመራ መረጃዎችን ለመስጠት ተባባሪ ባለመሆናቸው የምክር ቤቱን ስራ በማደናቀፍ በሚለው ክስ ላይ ድምጽ ሰጥተዋል። በሁለቱም ክሶች ዲሞክራቶች አብላጫውን የድጋፍ ድምጽ በመስጠት አሳልፎታል። ከዚህ በፊት በአሜሪካ ታሪክ ሴነት ፊት ቀርበው ክሳቸውን የተከላከሉ ፕሬዝዳንቶች አንድሪው ጆንሰንና ቢል ክሊንተን ሲሆኑ ፕሬዝዳንት ትራምፕ ሶስተኛው ይሆናሉ።
النواب الديمقراطيون يطالبون مايك بنس (على اليسار) بتفعيل المادة 25 من الدستور التي تتيح عزل ترامب. وتتهم اللائحة ترامب "بالتحريض على التمرد"، وتقول إنه "شجع عمليا على العنف" في أحداث مقر الكونغرس يوم الاربعاء الماضي. وتشير الوثيقة إلى أن عدد من الادعاءات رددها ترامب، من بينها أن الانتخابات "سرقت" منه، وأنه هو الفائز الحقيقي في انتخابات 2020. وقدم النواب أيضا مشروع قرار إلى نائب الرئيس، مايك بنس، يدعو إلى تفعيل المادة 25 من الدستور التي تمكن من تنحية ترامب دون محاسبته برلمانيا. وارتطمت خطوة الديمقراطيين، التي تتطلب إجماع المجلس عليها، باعتراض نائب ويست فريجينيا الجمهوري، وهو ما جعل البت في اللائحة يمر عبر نقاش، وربما تصويت يوم الثلاثاء. مواضيع قد تهمك نهاية وإذا لم يتحرك بنس لعزل ترامب، وهو ما يتوقعه أغلب الخبراء، فإن مجلس النواب سيفتح الأربعاء نقاشا حول إجراءات العزل، وفق لائحة اليوم بتهمة التحريض على التمرد. ويقول الداعمون للائحة العزل إنهم حصلوا على الأصوات الكافية لضمان موافقة مجلس النواب عليها الأربعاء. وإذا وافق المجلس على إجراءات عزل ترامب، فإن مجلس الشيوخ سيقيم محاكمة للنظر في إدانته بالتهم السياسية الموجة له. وإذا مضت محاولة محاسبة ترامب برلمانيا بهدف عزله، فإنها ستكون المرة الثانية خلال فترة رئاسته التي استمرت 4 سنوات. وكان ترامب قد أفلت من الإدانة بتهم شملت استغلال منصبه السياسي لتحقيق أغراض سياسية شخصية، في المحاكمة الأولى عام 2019. ويرى الديمقراطيون أن المحاكمة الثانية قد لا تتم فورا لأن مجلس الشيوخ أمامه قضايا عاجلة مثل إقرار المساعدات المالية الخاصة بوباء فيروس كورونا. التحذير من أعمال عنف وحذر مكتب التحقيقات الفيدرالي أف بي آي أجهزة الأمن في الولايات من أعمال عنف يخطط لها اليمين المتطرف يوم الأحد، حسب وسائل إعلام أمريكية. وأشارت التقارير الإعلامية إلى تنظيم يميني متطرف يدعى بوغالو، نسب له التخطيط لهذه الأعمال. وتقول التقارير إن تنظيم بوغالو "يعتقد أن التمرد على الحكومة قادم، وأن البعض يريدون تسريع العملية بالشروع في أعمال مسلحة ضد الحكومة تؤدي إلى حرب أهلية". ويدعو أفراد التنظيم إلى "اقتحام" المحاكم والمباني الإدارية في الولايات، يوما قبل تنصيب، جو بايدن، الأربعاء المقبل، وفي اليوم نفسه. ويراجع مكتب التحقيقات حاليا أكثر 40 ألف بلاغ وصل من الجمهور، بعدما طلب المكتب المساعدة في تحديد هوية المشاركين في أعمال الشغب بمقر الكونغرس.
https://www.bbc.com/amharic/news-54680262
https://www.bbc.com/arabic/worldnews/2014/06/140623_nigeria_kano_attack
የአገር ውስጥ ጉዳይ ሚኒስቴር መስሪያ ቤት እንዳስታወቀው ጥቃቱ የተፈጸመው በአንድ በአጥፍቶ ጠፊ ሲሆን አደጋው ደረሰው ደግሞ በግል የትምህርት ተቋም ላይ ነው። ትምህርት ቤቱ በዋነኛነት የሸዒአ ሙስሊም ተማሪዎችን የሚማሩበት ሲሆን ብዙ ጊዜ በመቶዎች የሚቆጠሩ ተማሪዎችን በማስተናገድ የሚታወቅ ነበር። ከቦምብ ጥቃቱ በኋላ በርካቶች ወደ ሆስፒታል ተወስደዋል። ከፍንዳታው ከፍተኛነት የተነሳም የሟቾች ቁጥር እየጨመረ ሊመጣ እንደሚችል ተጠቁሟል። ኢስላሚክ ስቴት ቡድን (አይሲስ) በማህበራዊ መገናኛ ብዙሀን በኩል ባስተላለፋቸው ምልዕክቶች ለጥቃቱ ኃላፊነቱን እንደሚወስድ የገለጸ ሲሆን ጥቃቱን ስለመፈጸሙ የሚያረጋግጥ ያቀረበው ምንም ማስረጃ የለም። ከጥቃቱ በኋላ ታሊባን እጁ እንደሌለበት አስታውቋል። ''አንድ ፈንጂ የታጠቀ አጥፍቶ ጠፊ የትምህርት ማዕከሉ ውስጥ ገባ። የጥበቃ አባላት እርምጃ ከመውሰዳቸው በፊት ፈንጂውን አፈነዳው'' ብለዋል የአገር ውሰጥ ጉዳዮች ሚንስቴር ቃል አቀባይ ታሪቅ አሪያን። አሊ ራዛ የተባሉ የአካባቢው ነዋሪ ለኤኤፍፒ የዜና ወኪል እንደተናገሩት በፍንዳታው ሕይወታቸው ያለፈው እና ጉዳት የደረሰባቸው ተማሪዎች ወደ ማዕከሉ ለመግባት በመጠባበቅ ላይ የነበሩ ናቸው። ''ከማዕከሉ በ100 ሜትር ርቀት ላይ ነበር እኔ የቆምኩት፤ ልክ ፍንዳታው ሲደርስ እኔንም ወረወረኝ'' ብለዋል። አፍጋኒስታን ባለፉት ጥቂት ሳምንታት ውስጥ ተደጋጋሚ ጥቃቶችን ያስተናገደች ሲሆን አብዛኛዎቹ ጥቃቶች የተፈጸሙት ደግሞ በታሊባን ነው። የአፍጋኒስታን ሺአ ሙስሊም ማህበረሰቦች ከዚህ በፊት በሱኒ አክራሪ ሙስሊሞች ጥቃት ይደርስባቸው ነበር። ጥቃት አድራሹ ደግሞ በብዛት አይኤስ ሲሆን የሺአ ሙስሊሞች አስተምህሮ ትክክል አይደለም ብሎ ያምናል። እንዲህ አይነት ጥቃት በትምህርት ማዕከል ውስጥ ሲፈጸም በአፍጋኒስታን ይህ የመጀመሪያው አይደለም። ከዚህ በፊትም በአውሮፓውያኑ 2018 አንድ ተማሪዎች የሚያጠኑበት ማዕከል ላይ በተፈጸመ ጥቃት 48 ሰዎች መሞታቸው የሚታወስ ነው። ከሟቾቹ መካከል አብዛኛዎቹ ተማሪዎች ነበሩ። በወቅቱም አይኤስ ለጥቃቱ ኃላፊነቱን ወስዶ ነበር።
قتل الآلاف في شمال شرقي نيجيريا منذ بدء بوكو حرام حراكها المسلح في 2009. وقال مدرس في الكلية لوكالة فرانس برس للأنباء إن التفجير وقع فيما يبدو جراء انفجار بسيارة. وشهدت كانو من قبل عددا من الهجمات التي تقف وراءها حركة بوكو حرام النيجرية، التي تسعى من أجل إقامة دولة إسلامية في شمالي نيجيريا. وقتل حوالي 21 شخصا في تفجير أمام متجر في ولاية يوب أثناء تجمع المواطنين لمشاهدة إحدى مباريات كأس العالم. وتفرض حالة طوارئ في ولايات بورنو ويوب وأداماوا منذ مايو/أيار 2013 بسبب هجمات المسلحين. مواضيع قد تهمك نهاية وقامت بوكو حرام في أبريل/نيسان باختطاف حوالي 200 تلميذة من مدرسة، وما زالت تحتفظ بهن في مكان مجهول. وقتل الآلاف في شمال شرقي نيجيريا منذ بدء بوكو حرام حراكها المسلح في 2009. وكان الجيش النيجيري قد تعهد بتعزيز الأمن، لكن ترد تقارير يومية عن وقوع هجمات على قرى في مناطق شمال شرقي البلاد.
https://www.bbc.com/amharic/news-50191988
https://www.bbc.com/arabic/world-50166720
የሙዚቃው ትዕይንት አንዲት ሚስት ባሏ ከደጅ ወደ ቤት ሲገባ ስትቀበለውና እራት እንዲመገብ ስትጋብዘው፤ ከዚያም በተጀመረ ጭቅጭቅ ሲደበድባት በማሳየት ይጀምራል። • "ሊወልዱ እያማጡም የእናታቸውን ስም ነው የሚጠሩት" ሚዲዋይፍ • ላጤ እናት መሆን የሚፈልጉ ኢትዮጵያውያን ሴቶች "በዚህ ቤት ውስጥ አንቺ ምንም እርባና የሌለሽ ሴት ነሽ" ይላል ባልየው። "የሌሎች ሴቶች ሆድ በህፃናት ሲያዝ፤ የአንች ሆድ ግን ሁል ጊዜ የሚሞላው በጥራጥሬ ነው" ሲልም ይዘልፋታል። ከዚያም የ49 ዓመቷ ቀዳማዊት እመቤት ዴኒስ፤ ነገር ለማብረድ ወደ ጥንዶቹ ሳሎን በማምራት ጣልቃ ይገባሉ። "ስለ መካንነት ማወቅ የሚቻለው ዶክተር ካማከርን በኋላ ነው" ሲሉ ሲያሸማግሉ ይሰማሉ። "መካንነት በሴትም ሆነ በወንድ ላይ ሊከሰት ይችላል" ሲሉም ያክላሉ። በቀጣዩ ትዕይንት ላይ ደግሞ ቀዳማዊት እመቤቷ ከሌሎች ሙዚቀኞች ፣ ዳንሰኞችና ጋር ሲዘፍኑ ይታያሉ። "ሴቶች የተፈጠሩት እናት ለመሆን ብቻ አይደለም፤ ከዚህ በላይ መሆን ይችላሉ" ተቀባዮቹ ይከተላሉ። ከጎርጎሳውያኑ 1994 ጀምሮ ከፕሬዚዳንት ፔሬ ኑክሪንዚዛ ጋር በትዳር ተጣምረው የሚኖሩት ቀዳማዊት እመቤት ዴኒስ፤ ባሎች ለሚስቶቻቸው ድጋፍ እንዲያደርጉ ጥሪ አቅርበዋል። "መካንነት ሁለቱንም ጥንዶች የሚመለከት ሲሆን ፤ የግጭት መነሻም መሆን የለበትም' ሲሉ አዚመዋል። • የሴቶችና ወንዶች የኢኮኖሚ እኩልነት እንዴት ይስፈን? የአምስት ልጆች ወላጆችና በርካታ ልጆችን በማደጎ ያሳደጉት ጥንዶቹ ፕሬዚደንት ፔሬ ንክሩንዚዛ እና ዴኒስ ንክሩንዚዛ ፤ ኃይማኖታዊ በመሆናቸውና መደበኛ የፀሎት ፕሮግራሞችን በማዘጋጀት ይታወቃሉ። የስደተኛ ጉዳዮች ኃላፊ የነበሩት ቀዳማዊት እመቤቷ ሰባኪም ነበሩ። አሁን በቅርቡ ያወጡትና 'ሴቶች ልጅ ከመውለድም በላይ ናቸው' የሚለው ዜማቸው በዚህ ሳምንት መጀመሪያ ላይ በዋትስ አፕ' የተለቀቀ ሲሆን በእንዲህ ዓይነት ተንቀሳቃሽ ምስል ዓለማዊ መዝሙር ሲዘምሩም ይህ የመጀመሪያቸው ነው ተብሏል። የ4 ደቂቃ ርዝማኔ ያለው ይሄው ሙዚቃ በፌስቡክ ገፆችም ላይ ተንሸራሽሯል። ቀዳማዊት እመቤቷ አሁን በለቀቁት ሙዚቃ ከማህበራዊ ሚዲያ ተጠቃሚዎች ምስጋና የተቸራቸው ቢሆንም፤ አንዳንዶች ግን ጥቃቱ በተመሳሳይም በወንዶችም ላይ ይፈፀማል ሲሉ አስተያየታቸውን ሰጥተዋል። በብሩንዲ አባታዊ ስርዓት [የወንዶች የበላይነት የሰፈነበት] ማህበረሰብ ጥንዶች ጋብቻ ከመሠረቱ በኋላ ልጆች መውለድ ካልቻሉ በራሳቸው እንዲያፍሩ እና እንዲሸማቀቁ ተፅዕኖ ይደረግባቸዋል። በአብዛኛው የመካንነት ምንጯም ሴቷ ችግር እንደሆነ ተደርጎ ይወሰዳል። አንዳንድ ጥንዶችም በዚህ ምክንያት ለመለያየት ይገደዳሉ።
وتبدأ الأغنية، التي جاءت على هيئة مقطع فيديو، بمنظر لزوجة وهي ترحب بزوجها بعد أن وصل إلى البيت، ثم تدعوه إلى تناول العشاء، فما كان منه إلا أن بصق في وجهها، وبدأ في ضربها. ويقول الزوج لزوجته: "أنتِ لا نفع من ورائك في البيت". "بطنك دائما مليء بالفاصوليا، بينما تمتلئ بطون النساء الأخريات بالأجنة". وهنا تتدخل نكورونزيزا، البالغة من العمر 49 عاما، إذ تدخل إلى غرفة جلوس الزوجين اللذين لم ينجبا. مواضيع قد تهمك نهاية وتقول في لهجة تصالح شارحة: "تأكدتما فقط من عدم الإنجاب بعد أن رأيتما الطبيب. وعدم القدرة على الإنجاب يحدث للرجال، كما يحدث للنساء". وفي المنظر الثاني من الفيديو، تبدأ السيدة الأولى أغنيتها، وترقص مع بعض الراقصين الآخرين والموسيقيين. ويغني الكورال: "لم تخلق النساء فقط من أجل أن يدعون أمهات. فهن يستطعن فعل ما هو أكثر من ذلك". وتدعو نكورونزيزا، التي تزوجت من الرئيس بييري نكورونزيزا في عام 1994، الأزواج إلى دعم زوجاتهم. وتغني قائلة: "الإنجاب يتطلب وجود شخصين، ولا ينبغي أن يكون الإنجاب مصدر نزاع بينهما". ويُعرف عن الرئيس والسيدة الأولى، اللذين رزقا بخمسة أطفال، وتبنيا عددا آخر، تدينهما، ورعايتهما لبعض الصلوات الجماعية. والسيدة نكورونزيزا، التي كانت ضابطة هجرة، معينة رسميا قسا في الكنيسة. الرئيس وزوجته وهما يدليان بصوتهما في انتخابات 2018 وتعد أغنيتها الجديدة، التي تسمى (المرأة أكثر من أن تكون كائنا يلد)، والتي انتشرت على تطبيق وتسآب أوائل هذا الأسبوع، أول عمل فني لها في غير مجال الدين. وتظهر السيدة نكورونزيزا أحيانا في بعض التسجيلات الدينية، ومع كورال الكنيسة. ونشر فيديو نكورونزيزا، الذي يستغرق أكثر من أربع دقائق بقليل، على فيسبوك أيضا وشاركه عدد كبير من الناس. ونالت السيدة الأولى الثناء على مواقع التواصل الاجتماعي على الرسالة التي تحملها الأغنية، وإن كان بعض الرجال قد قالوا إنهم قد يواجهون أيضا إساءات من زوجاتهم. ويوصم الزوجان في مجتمع بوروندي الذكوري بالعار إن لم يرزقا بأولاد، وعادة ما ينحى باللوم في عدم الإنجاب على المرأة. ويؤدي هذا في بعض الحالات إلى انفصال الزوجين، نتيجة لذلك.
https://www.bbc.com/amharic/news-54039813
https://www.bbc.com/arabic/world-54036398
በክትባቱ ላይ የተደረጉ ምርምሮችን መሠረት በማደረግ ክትባቱ የሰዎችን የበሽታ የመከላከል አቅምን ከፍ እንደሚያደርግ ደርሰንበታል ብለዋል ተመራማሪዎቹ። ሪፖርቱ ዘ ላንሴት በተሰኘው ሜዲካል ጆርናል ላይ ነው የወጣው። በሪፖርቱ ላይም ሁሉም የጥናቱ ተሳታፊዎች ክትባቱ ከተሰጣቸው በኋላ ቫይረሱን ለመዋጋት የሚያስችላቸው አንቲቦዲ ማዳበራቸውን እና የከፋ የጎንዮሽ ጉዳት እንዳልታየባቸው ተገልጿል። ሩሲያ በአገሯ ለተመረተው ክትባት ለሰዎች ጥቅም እንዲውል ባሳለፍነው ወር ፈቃድ የሰጠች ሲሆን እስካሁን ድረስ ከሩሲያ በስተቀር ለኮሮናቫይረስ የሚሆን ክትባት ጥቅም ላይ እንዲውል የፈቀደ ሌላ አገር የለም። አሁን የዓለም ሳይንቲስቶችን እያነጋገረ ያለው ነጥብ የትኛውም መድኃኒት ወይም ክትባት ሲፈጠር ሦስት ጥብቅ ምዕራፎችን ማለፍ እያለበት ፑቲን በሁለት ምዕራፍ ክትባቱ ጥቅም ላይ እንዲውል ማዘዛቸው ነው። ሪፖርቱ ምን ይላል? 'ስፑትኒክ ቪ' የሚል ስያሜ በተሰጠው ክትባት ላይ ባሳለፍነው ሰኔ እና ሃምሌ ወራት ላይ ሁለት ሙከራዎች ተከናውነውበታል። ዘ ላንሴት ላይ የወጣው ሪፖርት እንዳመላከተው በሁለቱም ሙከራዎች 38 ጤናማ በጎ ፈቃደኛ ተሳታፊዎች ክትባቱ ተሰጥቷቸዋል። እድሜያቸው ከ18 እስከ 60 የሆኑት ተሳታፊዎች ለ42 ተከታታይ ቀናት በተመራማሪዎች ጥብቅ ክትትል ሲደረግባቸው ነበር ተብሏል። በሶስተኛው ሳምንት ደግሞ ሁሉም የጥናቱ ተሳታፊዎች ቫይረሱን ለመዋጋት የሚያስችል አንቲቦድ ሰውነታቸው ማዳበሩ ተጠቅሷል። በተሳታፊዎቹ ላይ ምንም አይነት ከባድ የጎንዮሽ ህመም ያልተስተዋለ ሲሆን አብዛኛዎቹ ግን ራስ ምታት እና የመገጣጠሚያ ህመም እንደተሰማቸው ተመዝግቧል። በሚቀጥሉት ሳምንታት ደግሞ 40 ሺ ጤናማ በጎ ፈቃደኞችን የሚያካትት ሶስተኛ ዙር ሙከራ የሚደረግ ሲሆን ይበልጥ ተጋላጭ በሆኑ የእድሜ ክልሎች የሚገኙ ሰዎች በብዛት እንዲካተቱ ይደረጋልም ተብሏል። ክትባቱን በበላይነት የሚቆጣጠረው የሩሲያ ኢንቨስትመንት ፈንድ ዋና ኃላፊ የሆኑት ኪሪል ድሜትሪቭ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ ሪፖርቱ ''የሩሲያን ክትባት በጥብቅ ሲተቹ ለነበሩ ሰዎች ምላሽ ይሆናል'' ብለዋል። አክለውም ለቀጣይ ዙር ሙከራ እስካሁን ድረስ 3 ሺ ሰዎች መመረጣቸውን ገልጸዋል። የአገሪቱ የጤና ሚኒስትር የሆኑት ሚካይል ሙራሽኮ በበኩላቸው ሩሲያ ከሕዳር እስከ ታህሳስ ባለው ጊዜ ውስጥ ለቫይረሱ ተጋላጭ ለሆኑ ሰዎች ክትባቱን መስጠት እንደምትጀምር አስታውቀዋል።
اللقاح الروسي وجاء في التقرير، الذي نشر في دورية لانسيت الطبّية أن كلّ شخص تناول اللّقاح طوّر أجساماً مضادة لمحاربة الفيروس دون التعرّض لأي آثار جانبية خطيرة. ومنحت روسيا الرخصة لاستخدام اللقاح محلياً في شهر آب/أغسطس لتكون الدولة الأولى التي تقوم بهذه الخطوة. ويقول الخبراء إن التجارب كانت أصغر من أن تثبت فعاليتها وسلامتها. لكنّ موسكو أشادت بالنتائج ردّا على الانتقادات. وأبدى بعض الخبراء الغربيين قلقهم من سرعة عمل الروس، ورجحوا أن الباحثين اختصروا الطريق أثناء عملهم. مواضيع قد تهمك نهاية وقال الرئيس فلاديمير بوتين الشهر الماضي إن "اللقاح تجاوز جميع التجارب المطلوبة وإنه أعطاه لواحدة من بناته". ماذا جاء في التقرير؟ وتحدثت صحيفة لانسيت عن حدوث تجربتين للقاح يدعى "سبوتنيك- في" ما بين شهري يونيو /حزيران ويوليو / تموز. وشارك في كل تجربة 38 متطوعًا سليمًا، تتراوح أعمارهم بين 18 و60 عاماً. تمّ إعطاؤهم جرعة من اللقاح، تبعها جرعة أخرى بعد ثلاثة أسابيع. وخضع المشاركون إلى المراقبة خلال 42 يوماً، وطوروا جميعاً أجساماً مضادة خلال ثلاثة أسابيع. آلام الرأس وألم ألمفاصل كانت أبرز الآثار الجانبية التي ظهرت لدى المشاركين. وذكر التقرير أنّ هناك "حاجة إلى تجارب واسعة وطويلة الأمد، تتضمن المزيد من المراقبة لإثبات سلامة وفعالية اللقاح على المدى الطويل للوقاية من عدوى كوفيد-19". وذكرت الصحيفة أن المرحلة الثالثة من الاختبارات ستشمل 40 ألف متطوّع من "متخلف الفئات العمرية والفئات المهددة بمخاطر (صحّية)". ويستخدم اللقاح الروسي سلالات معدّلة من الفيروس الغدي، الذي يسبب عادة نزلات البرد المألوفة، لتحفيز استجابة المناعة. "ردّ على المنتقدين" وقال كيريل ديميترييف ، رئيس صندوق استثمار روسي في صنع اللقاح، خلال مؤتمر صحفي إن التقرير كان "ردّا قويا على المشككين الذين انتقدوا اللقاح الروسي دون مبرّر". وتحدث عن ضمّ 3000 شخص للمرحلة التالية من الاختبارات. وقال وزير الصحة الروسي ميخائيل موراشكو إن البلاد ستبدأ باستخدام اللقاح بدءاً من نوفمبر/تشرين الثاني أو ديسمبر/كانون الأول، مع التركيز على الفئات المعرضة للخطر. لكن الخبراء حذروا من أنه لا يزال هناك طريق طويل يجب عبوره قبل دخول القاح إلى السوق. وقال بريندن وين، أستاذ في أمراض الميكروبات في كليّة "الصحة وطب المناطق الاستوائية" في لندن، في حديث لوكالة رويترز إن التقرير يوضع في خانة "جيّد جداً حتى الآن". وفقًا لمنظمة الصحة العالمية ، العمل جار على تطوير 176 لقاحًا محتملاً في جميع أنحاء العالم. ويجري اخبتار 34 من بينها على الأشخاص مع تقدّم ثمانية منها إلى المرحلة الثالثة.
https://www.bbc.com/amharic/news-56898070
https://www.bbc.com/arabic/world-56897108
ክትባቶቹ አስተማማኝነታቸው ተረጋግጦ በቀጣይ ወራት ወደተለያዩ አገራት እንደሚላኩ ተገልጿል። የአሜሪካ የምግብና መድኃኒት ቁጥጥር ባለሥልጣን ገና ፍቃድ ያልሰጣቸው በርካታ ክትባቶች አሜሪካ ውስጥ ተከማችተው ይገኛሉ። የተለያዩ አገራት በቂ ክትባት ማግኘት ባይችሉም የአሜሪካ መንግሥት ግን ከሚያስፈልገው በላይ ክትባት እያከማቸ ነው በሚል ሲተች ቆይቷል። ባለፈው ወር ፕሬዝዳንት ጆ ባይደን አራት ሚሊዮን የአስትራዜኒካ ክትባት ለሜክሲኮ እና ለካናዳ ለመስጠት ቃል ገብተው ነበር። በሕንድ የኮሮናቫይረስ ስርጭት እጅግ አሳሳቢ መሆኑን ተከትሎ፤ አሜሪካ ያከማቸችውን ክትባት እንድትለግስ ጫና እየተደረገባት ነው። አሜሪካ ለክትባት ምርት የሚውሉ ግብዓቶችን ለሕንድ ለመለገስም ቃል ገብታለች። ከጠቅላይ ሚንስትር ንሬንድራ ሞዲ ጋር የስልክ ውይይት ያደረጉት ፕሬዝዳንት ባይደን፤ ኦክስጅን፣ የኮሮናቫይረስ መመርመሪያ መሣሪያ፣ ክትባትና ሌሎችም ምርቶችን ለመስጠት ቃል ገብተዋል። የአሜሪካ የምግብና መድኃኒት ቁጥጥር በቀጣይ ሳምንታት የክትባቶቹን ደኅንነት ፈትሾ ፍቃድ ይሰጣል ተብሎ እንደሚጠበቅ የዋይት ሐውስ መግለጫ ይጠቁማል። ከዚያም ወደ 10 ሚሊዮን የሚጠጋ የአስትራዜኒካ ክትባት ወደተለያዩ አገራት ይላካል። ለአገራት ይከፋፈላል የተባለው የተቀረው 50 ሚሊዮን ክትባት በተለያየ የምርት ደረጃ ላይ ነው። የዋይት ሐውስ ቃል አቀባይ ጄን ሳኪ እንዳሉት የትኞቹ አገራት ክትባቱን እንደሚያገኙ በቀጣይ ይገለጻል። የአሜሪካ የምግብና መድኃኒት ተቆጣጣሪ እስካሁን ፍቃድ የሰጠው ለፋይዘር ባዮንቴክ፣ ለሞደርና እና ጆንሰን ኤንድ ጆንሰን ነው። እነዚህ ክትባቶች ለአገሪቱ ዜጎች በቂ ስለሚሆኑ ተጨማሪ የአስትራዜኒካ ክትባት እንደማያስፈልግ ተንታኞች ይናገራሉ። እስካሁን በአሜሪካ ከ53 በመቶ በላይ የሚሆኑ አዋቂዎች የመጀመሪያ ዙር ክትባት አግኝተዋል። የባይደን አስተዳደር ወደ 60 ሚሊዮን የሚጠጋ ክትባት ለመለገስ ውሳኔ ማሳለፉ "የክትባት ዲፕሎማሲ" ሲሉ ተንታኞች ገልጸውታል።
وستكون هذه الجرعات جاهزة للتصدير في الأشهر المقبلة، بعد مراجعة السلطات الفيدرالية معايير السلامة الخاصة بها. واتُهمت الولايات المتحدة بتخزين كميات كبيرة من اللقاح على الرغم من الحاجة الماسة له في دول أخرى. وتعهد الرئيس الأمريكي جو بايدن الشهر الماضي بتحويل نحو 4 ملايين جرعة من لقاح أسترازينيكا إلى كندا والمكسيك، حيث وافقت السلطات في كلا الدولتين على استخدامه. وزادت الضغوط على الإدارة الأمريكية بسبب الأزمة المتفاقمة في الهند. مواضيع قد تهمك نهاية وتوقّع البيت الأبيض في تصريح الاثنين أن نحو 10 ملايين جرعة من أسترازينيكا ستكون متوفرة في الأسابيع المقبلة، بعد انتهاء إدارة الغذاء والدواء من المراجعة التي تقوم بها. وقال البيت الأبيض إن نحو 50 مليون جرعة دخلت في مراحل مختلفة في الإنتاج. وقالت المتحدثة باسم البيت الأبيض جين ساكي إن المسؤولين في إدارة الغذاء والدواء سيقومون بالتأكد من سلامة الجرعات قبل تصديرها. وأضافت قائلة: "سينشر فريقنا المزيد من التفاصيل حول خطتنا ومن سيتلقى العروض من هنا، لكننا في طور التخطيط في هذا الوقت". وأعلنت الولايات المتحدة مؤخرا أنها ستزود سريعاً مصانع اللقاحات في الهند بالمواد الأساسية، بعد تسجيل معدلات قياسية لحالات الإصابة. وأصدر البيت الأبيض بياناً تناول فيه اتصال بايدن برئيس الوزراء الهندي ناريندرا مودي. وأوضح أن الرئيس الأمريكي تعهد بتقديم المزيد من المساعدات الطارئة، بما فيها "معدات الأكسجين، ومواد اللقاحات والعلاجات". "دبلوماسية اللقاح" تحليل: أنتوني زورتشر- محرر شؤون أمريكا الشمالية شابت سياسة الولايات المتحدة في التعامل مع جائحة كورونا الكثير من العيوب، لكن ذلك لا يشمل عملية إنتاج اللقاحات. لدى إدارة بايدن فائض من الجرعات، وهي الآن تحول بعضا منها إلى دول أخرى. ويأتي قرار تصدير ما يصل إلى 60 مليون جرعة من لقاح أسترازينيكا - الذي لا يزال ينتظر الموافقة على اعتماده داخل الولايات المتحدة - في وقت حرج، إذ تعاني الجارتان كندا والمكسيك في مواجهة الجائحة، وتشهد الهند ارتفاعا هائلا في عدد الإصابات. وتمنح هذه الخطوة إدارة بايدن فرصة للانخراط في "دبلوماسية اللقاح"، والضغط على دول أخرى كي تحذو حذوها. وعلى الأقلّ، يعفي ذلك بايدن من الانتقادات بشأن إدارة الولايات المتحدة ظهرها للعالم، في الوقت الذي تملك فيه ملايين الجرعات التي يمكنها إنقاذ الأرواح. وتبدو أن المخاطر الآتية من الداخل، قليلة بالنسبة للرئيس بايدن، طالما أن الإمدادات الأمريكية من اللقاحات متوافرة. وهذا يشير إلى ثقة الإدارة في أن التحدي المقبل لا يكمن في عدم الحصول على عدد كافي من اللقاحات، بل في إقناع جميع الأمريكيين بالحصول عليه.
https://www.bbc.com/amharic/news-45505802
https://www.bbc.com/arabic/world-45504755
ጥናቱን ያካሄደው የጀርመን ሮማን ካቶሊክ ቤተክርስትያን ኦፊሴላዊ ውጤቱን መስከረም 25 ለሕዝብ ይፋ እንደሚያደርግ አስታውቋል። ዘገባው እንደሚጠቁመው 1670 ገደማ የቤተክርስቲያኒቱ ሰዎች 3677 ሕፃናት ላይ ፆታዊ ጥቃት አድርሰዋል። • የ80 ሚሊየን ዶላር የሙስና ቅሌት ተጋለጠ የቤተክርስትያኒቱ ቃል አቀባይ የሆኑ ግለሰብ በውጤት 'እጅግ ማፈራቸውን እና ጭንቀት ውስጥ መግባታቸውን' ተናግረዋል። ጥናቱ 'ግፍ ፈፃሚ ቀሳውስት አሏት' እየተባለች ለምትታማው የሮማን ካቶሊክ ቤተክርስትያን ሌላ መዘዝ ይዞ ብቅ ብሏል። ከጥቃት አድራሽ ቀሳውስት መካከል 38 በመቶ ያህሉ ብቻ ናቸው ቅጣት የተጣለባቸው የሚል ዘገባም ብቅ ብሏል፤ ከስድስት አንድ ብቻ ናቸው ለፍርድ የሚቀርቡት። ጥቃት ከደረሰባቸው ሕፃናት መካከል በርካቶቹ ወንዶች እንደሆኑ ሲነገር ዕድሜያቸው ደግሞ ከ13 ዓመት በታች ነው ተብሏል። • የአፍሪካ እግር ኳስ ቅሌት ጥናቱን ያካሄዱት ሦስት የጀርመን ዩኒቨርሲቲዎች ሲሆኑ 38 ሺህ ያህል መዝገቦች አገላብጠዋል፤ በርካታ መዝገቦች እንደተደመሰሰ ቢጠረጠርም። የቤተክርስቲያኒቱ ቃል አቀባይ የሆኑት ቢሾፕ ስቴፋን አከርማን «የጥናቱ ዓላማ በቤትክርስትያናችን እየተፈፀመ ያለውን ግፍ ማስቆም ነው» ብለዋል። የሮማን ካቶሊክ ቤ/ክ ዋና መቀመጫ የሆነችው ቫቲካን ስለጉዳዩ እስካሁን ምንም ባትልም ሊቃ ጳጳሳት ፖፕ ፍራንሲስ ግን ስለጉዳዩ ለመምከር ለወርሃ የካቲት ቀጠሮ መያዛቸው እየተነገረ ነው። • በሄይቲ የኦክስፋም ቅሌት፡ ተጠርጣሪዎች የአይን እማኞችን አስፈራርተዋቸዋል
كشفت الدراسة التي أجرتها ثلاث جامعات لحساب الكنيسة الكاثوليكية نفسها عن انتهاكات ارتكبت على مدى 70 عاما وجاء ذلك في التقرير الذي أعدته ثلاث جامعات ألمانية لصالح الكنيسة نفسها وسرب إلى وسائل إعلام قبل موعد نشره الذي كان مقررا الخامس والعشرين من الشهر الجاري. ويوضح التقرير الذي نشرته مجلة دير شبيل في نسختها الرقمية أن 1670 من رجال الدين في الكنيسة في ألمانيا قد ارتكبوا بعض أنواع الاعتداءات الجنسية ضد ما يزيد على 3677 طفلا وقاصرا. وأكد المتحدث باسم الكنيسة أنها تشعر بالاستياء والعار من نتائج التقرير. واستخدمت الجامعات الثلاث نحو 38 ألف وثيقة من 27 كنيسة في ألمانيا وتوصلت لنتيجة مفادها ان الانتهاكات الجنسية من رجال الكنيسة قد تكون أكبر من ذلك بكثير حيث أن اغلب الوثائق التي تدون هذه الانتهاكات تم إخفاؤها او التلاعب بها. ويعد التقرير الالماني أحدث حلقة من سلسلة طويلة من الوقائع التي تورط فيها رجال الكنيسة الكاثوليكية في انتهاكات جنسية بحق الأطفال في مختلف انحاء العالم. وبحسب الدراسة الجديدة، لم يحقق إلا مع 38 في المائة من مرتكبي هذه الاعتداءات، وواجه معظمهم إجراءات عقوبات تأديبية مخففة. وتقول وسائل إعلام ألمانية إن واحدة من كل ست حالات منها كانت اغتصاب. وأشارت الدراسة إلى أن أغلب الضحايا كانوا من الصبيان وأكثر من نصفهم كانوا في الثالثة عشرة من العمر أو اقل. وأوضحت أن أغلب رجال الكنيسة الذين تعرضوا لعقوبات تأديبية جرى نقلهم إلى كنائس في أماكن أخرى دون أي تحذير للمترددين على الكنيسة من سلوكهم. ما هو رد فعل الكنيسة الكاثوليكية؟ قال الأسقف ستيفان أكرمان المتحدث باسم الكنيسة الألمانية "نحن نعرف حجم الإساءات الجنسية التي أوضحها التقرير ونشعر بالاستياء والعار حيالها". وأضاف أن الهدف من إعداد التقرير كان إلقاء الضوء على "هذا الجانب المظلم في كنيستنا، ليس من أجل (إنصاف)أولئك الذين تضرروا، حسب بل ومن أجلنا أيضا كي نرى الأخطاء وأن نفعل كل شيء لمنع تكرارها". وأشار أكرمان إلى أن التقرير تم تسريبه إلى وسائل الإعلام قبل أن تعلم الكنيسة نفسها بنتائجه. أدان البابا "فظائع" الانتهاكات الجنسية بحق الأطفال في رسالة وجهها في أغسطس/آب إلى الرومان الكاثوليك في العالم ولم يرد الفاتيكان مباشرة على مانشرته دير شبيغل عن نتائج الدراسة، بيد أن البابا فرانسيس استدعى الأربعاء آلاف الأساقفة الكاثوليك من مختلف أنحاء العالم لحضور اجتماع في الفاتيكان لمناقشة كيفية حماية الأطفال في فبراير/ شباط العام المقبل. وكانت الدراسة الألمانية الأخيرة في سلسلة الضربات التي تلقتها الكنيسة الكاثوليكية بشأن الاعتداءات الجنسية على الأطفال. وطالت مزاعم إساءات جنسية رجال دين كاثوليك في مختلف أنحاء العالم، مع اتهامات لقادة الكنيسة بالتغاضي أو التستر على هذه الأخطاء. وطالت هذه المزاعم البابا فرانسيس نفسه الشهر الماضي، بعد أن اتهمه دبلوماسي سابق في الفاتيكان بتجاهل مزاعم انتهاكات ارتكبها كاردينال أمريكي لمدة خمس سنوات. ويشكك مؤيدو البابا بشدة بمصداقية تلك الاتهامات الموجهة إليه، والتي رفض الحبر الأعظم الرد عليها. وفي أغسطس/آب، ادان البابا "فظائع" الانتهاكات الجنسية بحق الأطفال في رسالة وجهها إلى الرومان الكاثوليك في العالم الذين يبلغ عددهم نحو 1.2 مليار نسمة.
https://www.bbc.com/amharic/54869295
https://www.bbc.com/arabic/middleeast-55439603
በበርካታ አገራት በኮቪድ-19 የሚያዙ ከፍተኛ ቁጥር መመዝገቡን ተከለትሎ በቫይረሱ መያዛቸው የተረጋገጡ ሰዎች ቁጥር ከ50 ሚሊዮን አልፏል። እንደጆንስ ሆፕኪንስ ዩኒቨርሲቲ መረጃ ከሆነ ከ1.25 ሚሊዮን በላይ ሰዎች በቫይረሱ ምክንያት ህይወታቸው አልፏል። በብዙ አገራት በቂ ምርመራ ባለመደረጉ እንጂ ይህን አሃዝ ከፍ ያለ ነው ተብሎ ይገመታል። ሮይተር በበኩሉ ቫይረሱ ሁለተኛ ዙር ማገርሸቱ ከተመዘገበው ቁጥር ውስጥ ሩብ ለሚሆነው ድርሻ አለው ሲል ዘግቧል፡፡ ቀደም ሲል የቫይረሱ ስርጭት ማዕከል የነበረችው አውሮፓ 12.5 ሚሊዮን በላይ ሰዎች በቫይረሱ ሲያዙባት 305,700 ደግሞ ህይወታቸው አልፎፋባት በድጋሚ የቫይረሱ ስርጭቱ ማዕከል ሆናለች፡፡ በአሜሪካ 10 ሚሊዮን ገደማ ሰዎች በቫይረሱ ተይዘዋል፡፡ ለተከታታይ ሦስት ቀናት በቀን ከ125,000 በላይ ሰዎች ቫይረሱ ተገኝቶባቸዋል፡፡ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ የችግሩን መጠን ከማሳነስ ባለፈ የአፍና የአፍንጫ ጭምብል ማድረግ እና አካላዊ ርቀት ማስጠበቅን ባይቀበሉም ተመራጩ ፕሬዝዳንት ጆ ባይደን በሙሉ ሃይላቸው እንደሚሠሩ ቃል ገብተዋል። ባይደን በጥቂት ቀናት ከፍተኛ የሳይንስ ሊቃውንትን ያካተተ የኮሮናቫይረስ ግብረ ኃይል ለማቋቋም ቃል ገብተዋል። ተጨማሪ ምርመራዎችን ለማድረግ እና ሁሉም አሜሪካዊያን ሰዎች በተሰበሰቡበት ቦታ ሲሆኑ የአፍና የአፍንጫ ጭንብል እንዲያደርጉ ለመጠየቅ አቅደዋል። ባይደን ወረርሽኙ በአገሪቱ ከፍተኛ ደረጃ ላይ ሲደርስ ኃላፊነታቸውን ሊረከቡ ይችላሉ ሲሉ የቀድሞው የአሜሪካ የምግብ እና የመድኃኒት አስተዳደር ኮሚሽነር ዶ/ር ስኮት ጎትሊብ ገልጸዋል። እንደ ዶ/ር ጎትሊብ ከሆነ የቫይረሱ ስርጭት ጥር መጨረሻ ድረስ መቀነስ ይጀምራል። "ብቸኛው ጥያቄ በዚህ ጊዜ ውስጥ ስንት ሰዎች ይሞታሉ እና ምን ያህል ሰዎች ይያዛሉ የሚለው ነው" ብለዋል፡፡ በአውሮፓ ፈረንሳይ እሁድ 38,619 አዲስ በቫይረሱ የተያዙ ሰዎችን መዝግባለች። ቅዳሜ ከፍተኛ ሆኖ ከተመዘገበው የ86,852 ቁጥር ግን በጣም ያነሰ ነው፡፡ ሆኖም የጤና ጥበቃ ሚኒስትሩ መረጃ የመሰብሰብ ችግሮች እንደነበሩበት በመግለጽ ሰኞ እርማት እንደሚያደረግ ገልጿል ፡፡ ህንድ እና ብራዚልም እንዲሁ ከባድ ጉዳት ደርሶባቸዋል ፡፡
وبحسب الوكالة الأمريكية، نجح لقاحَا فايزر-بيونتك، ومودرنا في تقليل معدلات الإصابة بـ فيروس كورونا بنسبة95 في المئة في تجارب على عشرات الآلاف من المتطوعين. وفي السعودية سجّلت السلطات الصحية حتى أمس الأربعاء أكثر من نصف مليون شخص يرغب في التطعيم باللقاح المعتمد ضد كورونا. وحدّدت السلطات الفئات ذات الأولوية للحصول على اللقاح بمن هم فوق 65 عاماً وأصحاب المهن الأكثر عرضة للعدوى بين آخرين. وأعلنت المملكة اليوم الخميس تسجيل 11 وفاة جديدة جراء الإصابة بـكورونا، ليبلغ إجمالي وفيات كورونا المسجلة في المملكة حتى الآن 6159. بينما سجلت المملكة 189 إصابة جديدة بالفيروس، ليصل إجمالي الإصابات 361725. مواضيع قد تهمك نهاية وأكدت وزارة الصحة السعودية أمس الأربعاء أنها لم ترصد سلالات جديدة لفيروس كورونا في المملكة. وفي الكويت، أعلنت السلطات انطلاق حملة التطعيم ضد كورونا اليوم الخميس. وتلقى رئيس مجلس الوزراء أول جرعة من لقاح فايزر-بيونتك. وتعطي السلطات الأولوية في تلقي اللقاح لـكبار السن، والعاملين في المجال الطبي. وأوضحت وزارة الصحة الكويتية أن كميات من اللقاحات ستصل إلى البلاد على فترات ولمدة عام تستمر فيه حملة التطعيم. وقالت الوزارة إن أي متلق للّقاح ممن حصلوا على الجرعة الأولى لن يُسمح له بالسفر حتى لو فُتحت الأجواء إلا بعد تلقّي الجرعة الثانية من اللقاح. وفي الأردن، أعلنت السلطات الصحية قدرة أجهزة الفحص المستخدمة في المملكة على اكتشاف السلالة الجديدة من فيروس كورونا. وأكدت الصحة الأردنية أن الإجراءات التي اتخذتها المملكة للتعامل مع السلالة الجديدة من الفيروس تتوافق مع الإجراءات التي اعتُمدت دوليا. وأوقفت المملكة الهاشمية، بين عدد من الدول، الرحلات الجوية مع بريطانيا، كما أغلقت السفر أمام الوافدين منها احترازيا لمدة أسبوعين، فضلا عن مطالبتهم بتقديم فحوصات، وبالإقامة في حجر صحي لمدة أسبوعين. وبلغ عدد إصابات كورونا في الأردن حتى الآن 272797، بينما بلغ عدد الوفيات المسجلة جراء الإصابة بكورونا في المملكة 3545. وفي قطر، أعلنت السلطات أمس الأربعاء بدء المرحلة الأولى من حملة التطعيم باللقاح المضاد لفيروس كورونا. وتلقى مئات الأشخاص في قطر لقاح التطعيم ضد كورونا في اليوم الأول من الحملة، بحسب وكالة الأنباء الرسمية. وسجلت السلطات الصحية القطرية اليوم الخميس 157 إصابة جديدة بـكورونا ليصل بذلك إجمالي عدد الإصابات المسجل حتى الآن 142605 إصابات. بينما بلغ عدد وفيات كورونا المسجل حتى الآن 240. وفي مصر أعلنت وزارة الصحة أمس الأربعاء دخول البلاد رسميا في الموجة الثانية من فيروس كورونا، بتسجيل 911 إصابة جديدة، ليصل إجمالي إصابات كورونا 127 ألفا، بينما تجاوز إجمالي عدد الوفيات المسجلة سبعة آلاف. وقررت السلطات المصرية إلغاء احتفالات رأس السنة لهذا العام، مع التصاعد الملحوظ في أعداد الإصابات والوفيات المسجلة بـكورونا في البلاد. وأعلنت مصر تخصيص موقع إلكتروني لتسجيل الراغبين في تلقي اللقاح بالمجان. وفي الأراضي الفلسطينية، رصدت وزارة الصحة اليوم الخميس 17 وفاة جراء الإصابة بكورونا، بينما سجلت 1704 إصابات جديدة بالفيروس.
https://www.bbc.com/amharic/news-53773210
https://www.bbc.com/arabic/middleeast-53750517
የእስራኤሉ ጠቅላይ ሚንስትር ቤንያሚን ኔታኒያሁ እና የአቡ ዳቢው ልዑል አልጋ ወራሽ ሞሐመድ አል ናሃያን ፕሬዝደንት ትራምፕ፣ የእስራኤሉ ቤንያሚን ኔታኒያሁ እና የአቡ ዳቢው ልዑል አልጋ ወረሽ ሞሐመድ አል ናሃያን በጋራ በሰጡት መግለጫ በሁለቱ አገራት መካከል የተደረሰውን ስምምነት "በመካከለኛው ምስራቅ ሰላም ለማስፈን ታሪካዊ እና ፈር ቀዳጅ ነው" ብለውታል። በሁለቱ አገራት መካከል የተደረሰው ስምምነት እስራኤል አወዛጋቢውን በዌስት ባንክ የምታደርገውን የሰፈራ እቅዷን ያሰቆማል ተብሏል። እስከዛሬ ድረስ እስራኤል በባህረ ሰላጤው አገራት ምንም አይነት ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት አልነበራትም። ኢራን በቀጠናው ያላት ተጽእኖ ፈጣሪነት፤ የእስራኤል እና የተባበሩት አረብ ኤሜሬቶች የጋራ ስጋት በመሆኑ ሁለቱን አገራት ሳያቀራርብ አልቀረም ተብሏል። ፕሬዝደንት ትራምፕ ስምምነቱን ይፋ ሲያደርጉ፤ በምላሹ ኔታኒያሁ በሂብሩ ቋንቋ "ታሪካዊ ቀን" ሲሉ በትዊተር ገጻቸው ላይ አስፍረዋል። በአሜሪካ የተባበሩት አረብ ኤሜሬቶች አምባሳደር የሆኑት ዩሱፍ አል ኦታኢባ በበኩላቸው "ለቀጠናው የዲፕሎማሲ ድል ነው" ብለዋል። ይህ የሁለቱ አገራት ስምምነት የፍልስጤም መሪዎችን ያስደሰተ አይመስልም። የፍልስጤም ከፍተኛ አመራሩ ሃናን አሽራዊ ስምምነቱን በመተቸት አረብ ኤሜሬቶች ከእስራኤል ጋር ስታደርገው የነበረው ድብቅ ስምምነት ጋሃድ ያወጣ ብለዋል። ፍልስጤማውያን የሁለቱ አገራት የሰላም ስምምነት በዓለም አቀፍ ደረጃ ሉዓላዊ አገር የመሆናቸውን ተስፋ እንደሚያጨልም ስጋታቸውን እየገለጹ ነው። በቀጣዮቹ ሳምንታት የእስራኤል እና የአረብ ኤሜሬቶች ልኡካን የሁለትዮሽ ስምምነት እንደሚፈርሙ ተነግሯል። የሁለትዮሽ ስምምነቱ ላይ የኢንቨስትመንት፣ የቴክኖሎጂ፣ የኢነርጂ፣ የባህል፣ በሁለቱ አገራት ኤምባሲዎች መከፍት እና የሁለቱ አገራት ጥቅም ላይ ያተኮረ እንደሚሆነ የሶስቱ አገራት መሪዎች በሰጡት የጋራ መግለጫ ላይ ተገልጿል። ከዚህ ቀደም ከእስራኤል ጋር መሰል የሰላም ስምምነት የፈረሙት አረብ አገራት ግብጽ እና ጆርዳን ብቻ ናቸው።
توصل محمد بن زايد وبنيامين نتنياهو إلى الاتفاق بمساعدة الولايات المتحدة. وقال ترامب، في بيان مشترك مع ورئيس الوزراء الإسرائيلي بنيامين نتنياهو وولي عهد أبوظبي محمد بن زايد، إنهم يأملون في أن "يؤدي هذا الاختراق التاريخي إلى دفع عملية السلام في الشرق الأوسط". وأضاف البيان أنه نتيجة لهذا الاتفاق ستعلق إسرائيل خططها لضم أجزاء كبيرة من الضفة الغربية المحتلة. وحتى الآن، لا تقيم إسرائيل أي علاقات دبلوماسية مع دول الخليج العربي. ورغم ذلك، أدت المخاوف المشتركة بشأن نفوذ إيران الإقليمي إلى اتصالات غير رسمية بينهما. مواضيع قد تهمك نهاية وبعد إعلان الرئيس الأمريكي عن الا تفاق، غرد نتنياهو على موقع تويتر بالعبرية "يوم تاريخي". وفي خطاب متلفز، قال نتنياهو إنه "أجّل" خطط الضم في الضفة الغربية، لكن تلك الخطط لا تزال مطروحة "على الطاولة". كما أضاف: " لا يوجد تغيير في خطتي بفرض سيادتنا على يهودا والسامرة (الضفة الغربية) بتنسيق كامل مع الولايات المتحدة الأمريكية. أنا ملتزم بهذه الخطة. وهذا أمر لم يتغير. أذكركم بأنني كنت الشخص الذي طرح مسألة السيادة على يهودا والسامرة على الطاولة. والمسألة لا تزال مطروحة على الطاولة". وأضاف نتنياهو بأن إسرائيل ستتعاون مع الإمارات العربية المتحدة على تطوير لقاح ضد فيروس كورونا، وفي مجالات الطاقة والمياه والحماية البيئية والكثير من المجالات الأخرى. وقد وصف سفير الإمارات لدى الولايات المتحدة، يوسف العتيبة، الاتفاق بأنه "فوز للدبلوماسية والمنطقة". وفي بيان رسمي، قال العتيبة "إنه تقدم كبير في العلاقات العربية الإسرائيلية من شأنه أن يخفف التوتر ويخلق طاقة جديدة للتغيير الإيجابي". ويمثل هذا ثالث اتفاق للتطبيع بين إسرائيل والدول العربية منذ إعلان دولة إسرائيل عام 1948. إذ كانت مصر قد وقعت أول اتفاق ثنائي مع إسرائيل عام 1979 ، تلتها الأردن عام 1994. وسيلتقي، في الأسابيع المقبلة، وفدان من إسرائيل والإمارات لتوقيع اتفاقيات ثنائية تتعلق بالاستثمار والسياحة والرحلات المباشرة والأمن والاتصالات والتكنولوجيا والطاقة والرعاية الصحية والثقافة والبيئة، إضافة إلى إنشاء سفارات متبادلة. الاتفاق هو ثالث اتفاق سلام إسرائيلي عربي منذ إعلان دولة إسرائيل عام 1948 كما ستنضم البلدان إلى الولايات المتحدة في إطلاق "الأجندة الاستراتيجية للشرق الأوسط"، بحسب البيان المشترك. وقال قادة الدولتين إن لديهما "نظرة مماثلة فيما يتعلق بالتهديدات والفرص في المنطقة، فضلاً عن الالتزام المشترك بتعزيز الاستقرار من خلال المشاركة الدبلوماسية وزيادة التكامل الاقتصادي وتعزيز الأمن". وعبّر وزير الخارجية الأميركي مايك بومبيو عن أمل بلاده في أن "تكون هذه الخطوة الجريئة الأولى في سلسلة تنهي 72 عاما من العداء في المنطقة". ورحب المرشح الجمهوري في الانتخابات الرئاسية الأميركية جو بايدن بالاتفاق الذي وصفه بـ "التاريخي". ردود الفعل في الداخل الفلسطيني وصفت حركة حماس الاتفاق الأمريكي الإسرائيلي الإماراتي بالـ "خطير"، واعتبرته بمثابة مكافأة مجانية للاحتلال الإسرائيلي على جرائمه وانتهاكاته بحق الشعب الفلسطيني. وقالت الحركة إن "المستفيد الوحيد من هذا الاتفاق هو العدو الإسرائيلي"، مضيفة أنه "سيشجع على ارتكاب مزيد من الجرائم والانتهاكات بحق شعبنا ومقدساته". وأدانت الحركة كل شكل من أشكال التطبيع مع إسرائيل، واعتبرته طعنة في خاصرة القضية الفلسطينية. وشجبت حركة الجهاد الإسلامي بشدة هذا الاتفاق، واعتبرت التطبيع "استسلاما وخنوعا ولن يغير من حقائق الصراع بل سيجعل الاحتلال أكثر إرهابا". وقال المتحدث باسم الرئاسة الفلسطينية، نبيل أبو ردينة، إن اتفاق الإمارات وإسرائيل هو خيانة للقدس وللمسجد الأقصى وللقضية الفلسطينية، وأضاف أن القيادة الفلسطينية تدعو الأشقاء العرب لعدم الرضوخ والاستسلام للإدارة الأمريكية، وعدم السير على خطى الإمارات. ردود الفعل العربية والدولية أعرب الرئيس المصري عبدالفتاح السيسي عبر تغريدة على تويتر "عن تقديره لاتفاق الولايات المتحدة والإمارات العربية وإسرائيل على إيقاف ضم إسرائيل للأراضي الفلسطينية". وأضاف السيسي أنه يثمن جهود القائمين على هذا الاتفاق من أجل تحقيق الاستقرار لمنطقة الشرق الأوسط وإحلال السلام. ورحب الأمين العام للأمم المتحدة أنطونيو غوتيريش بـ "أي مبادرة من شأنها تعزيز السلام والأمن في منطقة الشرق الأوسط"، بحسب ما قال متحدث باسم الأمم المتحدة. من جانبها، قالت وكالة أنباء "تسنيم" الإيرانية، إن الاتفاق الذي أعلن اليوم الخميس بين إسرائيل والإمارات العربية المتحدة بشأن تطبيع العلاقات بينهما يعتبر "مخزياً". وفي تغريدة على تويتر قال رئيس الوزراء البريطاني بوريس جونسون: "إن قرار الإمارات العربية المتحدة وإسرائيل بتطبيع العلاقات بينهما هو أخبار جيدة جداً. كان أملي العميق أن لا تمضي عملية الضم قدماً في الضفة الغربية واتفاق اليوم بتعليق تلك الخطط هو خطوة مرحب بها على طريق تحقيق المزيد من السلام في الشرق الوسط". كما قال وزير الخارجية البريطاني دومينيك راب في بيان رسمي: "هذه خطوة تاريخية تشهد تطبيع العلاقات بين صديقين كبيرين للمملكة المتحدة. نرحب بكل من قرار الإمارات العربية المتحدة تطبيع العلاقات مع إسرائيل، وكذلك تعليق خطط الضم- وهي خطوة عارضتها المملكة المتحدة لأنها كان يمكن أن تأتي بنتائج عكسية على تحقيق السلام في المنطقة". كما أضاف: "في نهاية المطاف، ليس هناك من بديل عن المحادثات المباشرة بين الفلسطينيين وإسرائيل، والتي هي الطريق الوحيد للوصول إلى حل الدولتين والسلام الدائم". وعبرت البحرين في بيان نشرته وكالة الأنباء الحكومية عن "بالغ التهاني لدولة الإمارات العربية المتحدة"، مضيفة أن "هذه الخطوة التاريخية ستسهم في تعزيز الاستقرار والسلم في المنطقة". وقال وزير الخارجية الأردني إن هذا الاتفاق سيكون "مرتبطاً بما ستقوم به إسرائيل فإن تعاملت معه كحافز لإنهاء الاحتلال وتلبية حق الشعب الفلسطيني في الحرية والدولة المستقلة القابلة للحياة وعاصمتها القدس المحتلة على خطوط الرابع من حزيران 1967 ستتقدم المنطقة نحو تحقيق السلام العادل، لكن إن لم تقم إسرائيل بذلك ستعمق الصراع الذي سينفجر تهديداً لأمن المنطقة برمتها".
https://www.bbc.com/amharic/news-56372139
https://www.bbc.com/arabic/world-56389967
ከታሰሩት መካከል ታዋቂ አመራሮች ይገኙበታል ተብሏል። ለሁለት ቀናት ያህል ይካሄዳል ተብሎ የነበረው ጉባኤ ገና ከጅማሮው ነው ፖሊስ ያቋረጠው። ፖሊስ የሞስኮ ሆቴልን ከብቦ ተሳታፊዎቹን በሙሉ በቁጥጥር ስር አውሏል። ፖሊስ እንደሚለው ፖለቲከኞቹ ስብሰባ በማካሄድ የኮሮናቫይረስ መመሪያዎችን ጥሰዋል እንዲሁም ይህንን ጉባኤ ያዘጋጀው "የማይፈለግ ድርጅት" ነው ብሏል። አገሪቷ የምታደርገው ምርጫ እየተቃረበ በመጣበት ወቅት ባለስልጣናቱ በተቃዋሚ ፓርቲዎች ላይ የሚያደርጉት ጫና ከፍተኛ ነው ተብሏል። ባለፈው ወር ዋነኛ ተቃዋሚና ቭላድሚር ፑቲንን በሰላ ትችቱ የሚታወቀው አሌክሴ ናቫልኒ ለእስር ተዳርጓል። ተመርዞ የነርቭ ጉዳት ያጋጠመው አሌክሴ ህክምና አድርጎ ጀርመን ከተመለሰ በኋላ ነው ለእስር የተዳረገው። ባለስልጣናቱ በይደር የቆየውን የፍርድ ቤት እስር ውሳኔ ጥሷል ተብሏል። አሌክሴ መርዘውኛል የሚላቸው የክሬምሊን ቤተ መንግሥት ባለስልጣንን ነው። በአጠቃላይ በሩሲያ የሚገኙ የተቃዋሚ ፓርቲ አመራሮች በዚህ ሞስኮ ጉባኤ ላይ ተገኝተው ነበር። የዚህ ጉባኤ ዋነኛ አላማ በመጪው መስከረም ላይ አገሪቷ የምታደርገው ብሄራዊ ምርጫ ላይ ያሉ ስትራቴጂዎችን ለመወያየት ነበር የተዘጋጀው። የአገሪቱ ቴሌቪዥን እንዳሳየው የጉባኤው ተሳታፊዎች በፖሊስ በቁጥጥር ስር ሲውሉ ነው። ፖሊስ "በርካታ ተሳታፊ ፖለቲከኞች ጭምብል አላጠለቁም" ያለ ሲሆን እንዲሁም ሌሎች የኮሮናቫይረስ መመሪያዎችንም ጥሰዋል ይላል። ጉባኤውን አዘጋጅቷል የተባለውና "ያልተፈለገ ድርጅት" ተብሎ የተጠራው ኦፕን ሩሲያ እንደሆነ ፖሊስ አስታውቋል። ኦፕን ሩሲያ የተቋቋመው የሩሲያ ዋነኛ ተቃዋሚ በሚባሉት ሚክሃይል ኮዶሮኮቭስኪ በእንግሊዝ ውስጥ ነው። ሚክሃይል ኮዶሮኮቭስኪ በእስር ለአስር አመታት የቆዩ ሲሆን ጠበቆቻቸው በፈጠራ ክስ ነው የታሰሩት ብለዋል። ፖለቲከኛው ከእስር በኋላ ውጭ አገር በስደት መኖር ጀምረዋል። የሩሲያ ባለስልጣናት የውጭ አገር ድርጅቶች ሆነው በፖለቲካ ዙሪያ የሚንቀሳቀሱ ቡድኖች በአገሪቱ መንቀሳቀስን ያግዳል። በአገሪቱም ውስጥ "የማይፈለጉ" ከተባሉ ድርጅቶች አንዱ ነው። በጉባኤው ተሳታፊ የሆኑት አንደኛው የተቃዋሚ መሪ አንድሬይ ፒቮቫሮቭ በበኩላቸው ዩናይትድ ዲሞክራትስ በሚባል ድርጅት ጉባኤው እንደተካሄደ ተናግረዋል። የፖሊስ ከበባ "እኛን ማስፈራራት" ላይ ያነጣጠረ ነው ይላሉ።
وقالت الشرطة إن المؤتمر، الذي استضافه فندق في موسكو، أقامه "تنظيم غير مرغوب فيه"، مشيرة إلى أنه شكل خرقا لتدابير احتواء فيروس كورونا. وتأتي المداهمة الأخيرة وسط استمرار السلطات في قمع نشاط المعارضة مع اقتراب موعد الانتخابات. وسجن ألكسي نافالني، أحد أبرز منتقدي الرئيس فلاديمير بوتين، الشهر الماضي. واتهم نافالني بخرق شروط عقوبة بالسجن مع وقف التنفيذ، بينما كان يتعافى في ألمانيا من حادثة تسمّم يتهم الكرملين بتدبيرها، وهو ما تنفيه روسيا. وشهد المؤتمر الانتخابي الذي أقيم في موسكو، حضور شخصيات معارضة من جميع أنحاء روسيا، لمناقشة استراتيجية خوض الانتخابات المحلية والبرلمانية في سبتمبر/أيلول. مواضيع قد تهمك نهاية مداهمة الشرطة للفندق الذي أقيم فيه مؤتمر المعارضة وأظهرت التغطية التلفزيونية اقتياد مشاركين في المؤتمر إلى سيارات الشرطة. وقالت الشرطة إن "قسما كبيرا من المشاركين لم تكن معهم وسائل الحماية الشخصية" في خرق واضح للقواعد الخاصة بفيروس كورونا. وأضافت أن حركة "روسيا المفتوحة" مسؤولة عن تنظيم الفعالية، واصفة إياها بأنها ""منظمة غير مرغوب فيها". وتأسست "روسيا المفتوحة" في بريطانيا على يد ميخائيل خودوركوفسكي، بعدما أصبح من معارضي فلاديمير بوتين. وكان خودوركوفسكي قد أمضى عشر سنوات في السجن، بسبب تهم اعتبرها محاموه ملفّقة، قبل أن يعفو عنه بوتين ويغادر روسيا. وتتهم السلطات الروسية حركة "روسيا المفتوحة" بخرق القانون الروسي الذي يحظر التنظيمات السياسية الأجنبية، وهي من بين المنظمات التي تعتبر "غير مرغوب فيها". لكن أحد المعارضين البارزين المشاركين في المؤتمر، أندري بيفوفاروف، قال إن الحدث كان من تنظيم مجموعة معروفة باسم "الديمقراطيون المتحدون". وأضاف أن الهدف من المداهمة هو "ترهيبنا". وقال معارض آخر شارك في المؤتمر، يدعى إيليا ياشين، عبر فيسبوك: "لم يعدنا أحد بالحرية على طبق من فضة - روسيا ستكون حرّة". وقال مساعدون لألكسي نافالني تعليقا على توقيف المعارضين، إنه من الواضح أن "السلطات تخشى أي منافسة في الانتخابات". ومن المتوقع أن فرض غرامات على الموقوفين، أو احتجازهم لفترة قصيرة في قسم الشرطة. وتقول مراسلة بي بي سي في موسكو سارة راينسفورد إن الاعتقالات الجماعية تأتي في الوقت الذي يصف فيه مسؤولون روس نشطاء المعارضة بأنهم مناهضون لروسيا يحصلون على تمويل من قوى معادية في الغرب.
https://www.bbc.com/amharic/43722154
https://www.bbc.com/arabic/world-43721284
"ይህ የለየለት ጦርነት ነው። እነሱ መረጃ መበርበር ላይ እጅጉን እየበረቱ መጥተዋል" ሲል ነው ዙከርበርግ ስሞታውን ያሰማው። ዙከርበርግ ትላንት በአሜሪካ የህግ መወሰኛ ምክር ቤት ፊት ሊቀርብ የተገደደበት ምክንያት "አንድ ድርጅት የፌስቡክ ተጠቃሚዎችን መረጃ በርብሯልና ጉዳዩን አብራራልን" ተብሎ በመጠየቁ ነው። አልፎም ሮበርት ሙለር የተባሉቱ ሩስያ በአሜሪካ ምርጫ ጣልቃ ገብታለች ወይስ አልገባችም የሚለውን አጀንዳ የሚያጣሩ ግለሰብ ፌስቡክ ላይ ምርመራ እንዳከናወኑ ዙከርበርግ አሳውቋል። በአውሮፓውያኑ 2016 መባቻ ላይ ነበር የአቶ ሙለር ቢሮ ሩስያ በአሜሪካ ምርጫ ጣልቃ ሳትገባ አትቀርም የሚለውን ጉዳይ ለማጣራት ሥራውን የጀመረው። ይህ ልዩ አጣሪ ኃይል ሩስያ በይነ-መረብን ተጠቅማ ምርጫው ላይ ጫና አሳድራ እንደሆነ የሚያጣራ ክንፍ ያለው ሲሆን ፌስቡክ ደግሞ አንዱ ምርመራ የሚካሄድበት ድር ሆኖ ተገኝቷል። ቢሆንም ዙከርበርግ ከህግ መወሰኛ ምክር ቤት አባላት ለቀረቡለት ጥያቄዎች ምላሽ ሲሰጥበት ባመሸበት ምሽት ድርጅቱ መረጃ ሾልኮ እንዳይወጣ የታቸለውን ሁሉ እንደሚያደርግ ተናግሯል። ከምክር ቤቱ አባላት አንዱ የሆኑት ጆን ኬኔዲ "ፌስቡክ ቁጥጥር ይደረግበት ብዬ ማለት አልፈልግም፤ አስፈላጊ ከሆነ ግን ከማድረግ ወደኋላ አልልም። ሲቀጥል ተጠቃሚዎች ከድርጅቱ ጋር የሚያደርጉት ስምምነት ችግር አለበት" ሲሉ ሃሳባቸውን ለዙከርበርግ ነግረውታል። በምላሹ ዙከርበርግ "የሰዎችን መረጃ ለመጠበቅ ፍፁም የሆነ ተግባር እንዳልፈፀምን እሙን ነው። ፖለቲካዊ ሃሳቦች ድርጅታችን ላይ ተፅዕኖ እንዳያመጡም ጠንክሬ አሠራለሁ" ሲል ቃል ገብቷል። የፌስቡክ ተጠቃሚዎች መረጃ ሾልኮ ወጥቷል የሚለው ዜና በተሰማ ጊዜ ወርዶ የነበረው የድርጅቱ ድርሻ የዙከርበርግ ምላሽ ከተሰማ በኋላ በ5 በመቶ ጨምሮ ታይቷል።
مؤسس فيسبوك بمواجهة الكونغرس الأمريكي وقال زوكربيرغ "إنه سباق للتسلح. (الروس) سيستمرون في التحسن". وجاء هذا أثناء الإجابة على أسئلة متعلقة بفضيحة تسريب بيانات المستخدمين واستغلالها من جانب شركة كامبردج أناليتيكا. وكشف زوكربيرغ أيضا عن أن روبرت مولر، المحقق الخاص في التدخل الروسي المزعوم في انتخابات الرئاسة الأمريكية 2016، أجرى مقابلات مع عاملين في الشركة. وأوضح زوكربيرغ أنه لم يكن من بين من قابلهم مولر، لكنه أضاف "عملنا مع المحقق الخاص سري، وأريد التأكد من أنني لا أكشف أمرا سريا في لقاء مفتوح". وفي فبراير / شباط الماضي، اتهم مكتب مولر 13 شخصا روسيا بالتدخل في انتخابات الرئاسة الأمريكية، بالإضافة إلى ثلاث شركات روسية. وإحدى هذه الشركات هي "وكالة أبحاث الإنترنت". وبحسب لائحة الاتهامات فإن "هدفها الاستراتيجي زرع الفتنة في النظام السياسي الأمريكي". فضيحة كامبردج أناليتيكا أضرت بسمعة فيسبوك وسلطت الضوء على قدرته بشأن حماية بيانات مستخدميه وأعلن زوكربيرغ أن شركته تطور حاليا أدوات جديدة لتحديد الحسابات المزيفة في فيسبوك. وقال "هناك أناس في روسيا مهمتهم محاولة استغلال شبكتنا وأنظمة الإنترنت الأخرى أيضا. نحتاج للاستثمار في تحسين هذه الأدوات". وجاء استجواب زوكربيرغ أمام جلسة مشتركة لعدة لجان بمجلس الشيوخ الأمريكي، وذلك بعدما تم الكشف خلال الأسابيع القليلة الماضية عن أن شركة كامبردج أناليتيكا حصلت على معلومات من حسابات نحو 87 مليون مستخدم. وقيل إن تلك المعلومات استخدمت لمساندة حملة الرئيس الأمريكي دونالد ترامب إبان الانتخابات. ومن ضمن أقوال زوكربيرغ أمام الجلسة: ومع أول استراحة أثناء جلسة الاستماع ارتفعت أسهم فيسبوك في أسواق المال الأمريكية 5 في المئة، وهو ما يؤشر على الارتياح لأداء واعترافات زوكربيرغ. ما هي تفاصيل فضيحة كامبردج أناليتيكا؟ من المعروف ارتباط الشركة بالحملة الانتخابية للرئيس دونالد ترامب في 2016، وهناك مزاعم بأنها لعبت "دورا هاما" في فوز الرئيس بالانتخابات. لكن كامبردج أناليتيكا تقول إنها لم تستخدم أيا من البيانات التي حصلت عليها من فيسبوك في مساعدة أو دعم حملة ترامب. وحصلت الشركة على البيانات من تطبيق أسئلة نفسية وشخصية طوره الأكاديمي "ألكسندر كوغان"، وجمع التطبيق معلومات من يستخدمونه على فيسبوك ومعلومات أصدقائهم ومتابعيهم على الموقع، بحسب ما كشفته تحقيقات صحفية. وأشارت التحقيقات إلى أن كوغان باع ما لديه من معلومات وبيانات إلى كامبردج أناليتيكا. وألقت فيسبوك باللوم على كوغان، وقالت إنه رغم حصوله على موافقة المستخدمين للدخول إلى بياناتهم للمشاركة في التطبيق الخاص به، إلا أنه أساء استغلال هذه البيانات وباعها مخالفا سياسة الشركة. ومن جهتها، حملت كامبردج أناليتيكا كوغان المسؤولية أيضا، وقالت إنها لم تكن على علم بأن المعلومات تم الحصول عليها بصورة غير صحيحة. وأثناء جلسة استماع زوكربيرغ قالت شركة كامبردج على حسابها الرسمي على تويتر إنها "طلبت من محاميها مخاطبة وسائل الإعلام التي تغطي القضية وتحذيرهم من تكرار المزاعم السابقة والتعامل معها كحقائق". وقبل ساعات من جلسة الاستماع، كشف فيسبوك أيضا عن أن رسائل خاصة من 1500 مستخدم تم تضمينها في جمع البيانات.
https://www.bbc.com/amharic/news-50754153
https://www.bbc.com/arabic/art-and-culture-48891018
ድርጅቱ በኮሎምቢያ-ቦጎታ በቅርስ ጥበቃ ዙሪያ እያካሄደ ባለው ስብሰባ ነው የጥምቀት ክብረ በዓል አከባበር በሰው ልጅ ወካይ የማይዳሰስ ባህላዊ ቅርስ (Representative List of Intangible Cultural Heritage of Humanity)ሆኖ እንዲመዘገብ ውሳኔ ያስተላለፈው። በባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር የቅርስ ጥናትና ጥበቃ ባለሥልጣን፣ የጥምቀት ክብረ በዓል አከባበርን፣ በተባበሩት መንግሥታት የሳይንስ የትምህርትና የባህል ድርጅት(ዩኔስኮ)በሰው ልጅ ወካይ የማይዳሰስ ባህላዊ ቅርስነት ለማስመዝገብ ጥረት የተጀመረው ከሁለት ዓመት በፊት ነበር። • እሷ ማናት?: ለነፃነትም ለጥበብም ያልታከቱ እጆች • የቀድሞው የፀረ ሽብር አዋጅ ታሳሪዎች ያልተመለሱ ጥያቄዎች • 14ኛው የኢትዮጵያ ብሔር ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በፎቶ ኢትዮጵያ እስካሁን ሦስት የማይዳሰሱ ቅርሶቿን የመስቀል በዓል፣ ፊቼ ጫምባላላና የገዳ ሥርዓት በዩኔስኮ አስመዝግባለች፡፡ የገዳ ሥርዓት በ2009 ዓ.ም. አዲስ አበባ በተደረገው የዩኔስኮ ጉባኤ መመዝገቡ ይታወሳል፡፡ ከዚህ በፊት ከኢትዮጵያ ውጪ የማይዳሰስ ቅርሳቸውን ካስመዘገቡ የአፍሪካ ሀገራት መካከል ማላዊ፣ ኒስማ በሚባለው ባህላዊ ምግቧ፤ ሞሪሸስ ሙዚቃ፣ ዳንኪራና ዝማሬን ባካተተው ‹‹ሰጋ ታምቡር›› በሚባለው ባህላዊ ሙዚቃዋ፤ አይቮሪኮስት ዛዑሊ በሚባለው የጉሮ ማኅበረሰብ ባህላዊ ሙዚቃና ዳንኪራ ይገኙበታል። ጥምቀት በወርኃ ጥር በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ እምነት ተከታዮች ዘንድ በአደባባዮች በድምቀት ተከብሮ የሚውል ኃይማኖታዊ በዓል ነው። የጥምቀት በዓል ከዋዜማው ጥር 11 ተጀምሮ በማግስቱ ጥር 12 ቃና ዘገሊላም በድምቀት ይከበራል። ጥምቀት በኢትዮጵያ ውስጥ በድምቀት ከሚከበርባቸው የኢትዮጵያ ከተሞች መካከል አዲስ አበባና ጎንደር ይገኙበታል።
تضغط حكومات العراق المتعاقبة في اتجاه إدراج بابل بين مواقع التراث العالمي منذ عام 1983 وينظم العراق حملات للمطالبة بتسجيل هذه المدينة، التي يرجع تاريخها إلى 4000 سنة مضت، ضمن القائمة المرموقة لهذه المواقع منذ عام 1983. وتشتهر بابل بجنائنها المعلقة التي تعد من عجائب الدنيا السبع. وعانى هذا الموقع خلال السنوات الماضية، إذ بُني بالقرب منه قصر للرئيس العراقي الراحل صدام حسين، كما استخدمت في السنوات القليلة الماضية كقاعدة للقوات الأمريكية. واجتمعت مفوضية التراث في الأمم المتحدة في أذريبيجان لاتخاذ القرار بإضافة المدينة إلى قائمة المعالم الهامة بالنسبة للبشرية وهي المواقع المحصنة بموجب معاهدات دولية. ورحبت الحكومة العراقية بالقرار، مؤكدة أنه اعتراف دولي بأهمية المدينة وحضارة ما بين النهرين. وقالت اليونسكو "كانت بابل مقرا لعروش إمبراطوريات عدة حكمها ملوك مثل حامورابي ونبوخذ نصر، وتمثل إبداع إمبراطورية بابل في أوج مجدها." وأضاف بيان اليونسكو في هذا الشأن "ارتباط المدينة بعجائب الدنيا السبع للعالم القديم - إذ تقع بها جنائن بابل المعلقة - كان من العوامل التي جعلتها مصدرا للإلهام بالنسبة للثقافات الفنية والدينية على مستوى العالم." كما حذرت المنظمة الأممية من أن هذا الموقع "يعاني من أوضاع متدهورة"، ويحتاج إلى جهد كبير للحفاظ عليه. نسخة طبق الأصل من بوابة عشتار التي تنتمي إلى عجائب الدنيا السبع وقالت ليزا آكرمان، المديرة التنفيذية الانتقالية للصندوق العالمي للآثار ومقرها نيويورك، لبي بي سي إن المؤسسة الخيرية تعاونت مع الحكومة العراقية منذ 12سنة من أجل إدراج بابل في قائمة التراث العالمي. وأضافت أنه "ليس من الغريب" أن يستغرق الضغط من أجل تسجيل أي من المواقع في قائمة التراث العالمي عقودا من الزمن. "انتهاك مؤسف" في الثمانينات من القرن العشرين، دمر الرئيس العراقي السابق صدام حسين مساحة كبيرة من المدينة الأثرية من أجل بناء نسخة طبق الأصل من المدينة على الأطلال الأصلية لها. وبعد حرب الخليج، بنى صدام قصرا فارها حديثا لنفسه على جزء آخر من أطلال بابل يشرف على الموقع الرئيسي. وفي 2005، حذر المتحف البريطاني من إلحاق القوات الأمريكية أضرارا بالغة بهذا الموقع الأثري. وحذر جون كورتز، المسؤول عن قسم الشرق الأوسط في المتحف البريطاني في ذلك الوقت، في تقرير كتبه من أن أكياس الرمال متناثرة في كل مكان، وتعلو الأطلال الأثرية القيمة. كما أشار التقرير إلى أن السياج المُشيد من أحجار أثرية دمرته الدبابات. وكشف أيضا عن أدلة على تسرب الوقود علاوة على حفر 12 خندقا عبر الأماكن الأثرية في المدينة. وأشار إلى أن ما حدث في بابل يماثل بناء مخيم عسكري حول أطلال "ستونهنج" المعلم الأثري البريطاني الشهير. وبعد نشر هذا التقرير بأربع سنوات، قالت اليونسكو إن "استخدام بابل كقاعدة عسكرية كان انتهاكا مؤسفا لهذا الموقع الأثري المعروف دوليا."
https://www.bbc.com/amharic/news-50668951
https://www.bbc.com/arabic/world-50674697
በፈረንጆቹ 2017 የተፈጸመው የጋዜጠኛ ዳፊን ካሩዋና ጋሊዚያ ግድያ የማልታን ፖለቲካዊ መዋቅር ያፍረከረከና በአገሪቱ የተንሰራፋውን ሙስና ቁልጭ አድርጎ ያሳየ ነው የሚሉም አልጠፉም። ከዚህ በተጨማሪ 'ወርቃማ ፓስፖርት' ሥርዓት የሚባለው የሌላ አገር ዜጎች ከፍተኛ ገንዘብ በማፍሰስ የማልታን ዜግነት ሲገዙ ተስተውሏል። ይህም ለግለሰቦቹ ከግብር ማምለጫና ፖለቲካዊ ሽሽት ለሚያደርጉ ሰዎች ጥሩ መሸሸጊያ እንዲሆን በሩን ከፍቷል። ለመሆኑ የማልታን ዜግነት ለመግዛት ምን ያክል ገንዘብ ያስከፍላል? ይህንን አሰራር የማልታ መንግሥት ያስተዋወቀው እንደ አውሮፓውያኑ አቆጣጠር በ2014 ሲሆን ባለሃብቶችንና ኢንቨስትመንትን ለመሳብ ነው ያዘጋጀሁት ይላል። በዚህ አንድ ግለሰብ የማልታን ፓስፖርት ለማግኘት የሚከተሉትን ማድረግ አለበት፡ እነዚህ ሁሉ ወጪዎች ሲደመሩ ከ 1.1 ሚሊዮን ዩሮ በላይ ወጪን ይጠይቃል ማለት ነው። በተጨማሪም አመልካቾች በማልታ ቢያንስ የ12 ወራት የኑሮ ፈቃድ ማግኘት ያለባቸው ሲሆን ነገር ግን በሀገሪቱ መኖር አይጠበቅባቸውም። የማልታ መንግሥት ይህንን አሰራር ካስታወቀ በኋላ 833 ባለሀብቶችና 2109 የቤተሰብ አባላት የማልታ ዜግነትን ማግኘት ችለዋል። ማንኛውም የማልታ ፓስፖርት የያዘ ሰው ደግሞ በመላው አውሮፓ እንደልቡ መንቀሳቀስ ይችላል። በአውሮፓዊያኑ 2017 እና 2018 ግማሽ ድረስ ማልታ ለውጭ አገራት ዜጎች ከሸጠችው ፓስፖርት ከ162 ሚሊዮን ዩሮ በላይ ማግኘት የቻለች ሲሆን ይህም ከአገሪቱ ዓመታዊ አጠቃላይ ምርት 1.38 የሚሆነውን ሸፍኗል። ምንም እንኳን የማልታ መንግሥት ከየትኞቹ አገራት የሚመጡ ሰዎች ፓስፖርቶችን እንደሚገዙ ግልጽ ባያደርግም አገራቱ የሚገኙባቸውን አካባቢዎች ግን አስቀምጧል። በዚህም መሰረት አብዛኛዎቹ ፓስፖርት የገዙት ሰዎች የመጡት በቀዳሚነት ከአውሮፓ ሲሆን በመቀጠል ከመካከለኛው ምሥራቅና እሲያ ተቀምጠዋል። ነገር ግን የአውሮፓ ሕብረት በየዓመቱ የሚደረጉ የዜግነት ጥያቄዎችን ለህዝብ ይፋ የማድረግ ግዴታ አለበት። ማልታ ይህንን ሥርዓት ይፋ ካደረገች ወዲህ በርካታ ከሳዑዲ አረቢያ፣ ከሩሲያ እና ከቻይና የመጡ ግለሰቦች ዜግነት ገዝተዋል። ለምሳሌ ሳዑዲ አረቢያ በአውሮፓዊያኑ እስከ 2015 ድረስ የትኛውም ዜጋዋ የማልታ ፓስፖርት ገዝቶ አያውቅም ነበር። ከ2015 በኋላ ግን 400 ሳዑዲዎች ወርቃማውን የማልታ ፓስፖርት ገንዘባቸውን ፈሰስ አድርገው ገዝተዋል። ይህንን ሥርዓት በመጠቀም በርካታ ቤተሰቦች ልጆቻቸው የተሻለ ትምህርት እንዲያገኙ በማሰብና ባሉበት አገር ችግር ሲያጋጥማቸው በማንኛውም ሰዓት ወደ ሁለተኛ አገራችው እንዲሄዱ በማሰብ ጥሪታቸውን እያሟጠጡ ወርቃማውን የማልታ ፓስፖርት እየገዙ ነው። በአውሮፓ ሕብረት ውስጥ ቆጵሮስ እና ቡልጋሪያ ተመሳሳይ ሥርዓት አላቸው። በአውሮፓዊያኑ ከ2008 እስከ 2018 ድረስ ቆጵሮስ ለ1685 ኢንቨስተሮችና ለ1651 የቤተሰብ አባላት ዜግነት እንደሰጠች ታውቋል።
وكان مقتل الصحفية دافني كاروانا غاليزا في عام 2017، والتي نشرت تقارير عن وجود فساد حكومي، قد هز المؤسسة السياسية في البلاد، وسلط الضوء على مخاوف أوسع نطاقًا بشأن مزاعم فساد وضعف النظام القضائي في الجزيرة الواقعة في البحر المتوسط. وأصبح بيع "جوازات السفر الذهبية" هناك سوقا عالميا كبيرا للأفراد الأثرياء الذين يبحثون عن ضرائب منخفضة، أو تعليم نخبوي، أو بلد إقامة جديد لأسباب سياسية. لكن كم تبلغ تكلفة الحصول على الجنسية في مالطا، وما الذي نعرفه عن الأشخاص الذين يشترون جوازات السفر هناك؟ كيف يمكنك شراء جنسية مالطا؟ مواضيع قد تهمك نهاية طرحت حكومة مالطا هذا البرنامج في عام 2014 بغية جذب الأثرياء وتعزيز الاستثمار في البلاد. وللحصول على جواز سفر، يجب على المتقدم بالطلب أن يسهم بما يلي: - دفع 650 ألف يورو (ما يعادل 554 ألف جنيه إسترليني) لصندوق تنمية وطني. - دفع 150 ألف يورو كأسهم في البورصة المالطية. - شراء عقار بقيمة 350 ألف يورو على الأقل (أو استئجار عقار بمبلغ 16 ألف يورو في السنة). ويصل مجموع تلك المبالغ إلى مليون و150 ألف يورو. كما يجب على المتقدم أن يكون قد حصل على وضعية إقامة لما يزيد على 12 شهرا، على الرغم من عدم الاضطرار إلى العيش بالفعل هناك. وحصل 833 مستثمرا و2109 من أفراد أسرهم على الجنسية المالطية منذ طرح هذا البرنامج. ويسمح جواز السفر المالطي لحامله بدخول دول أوروبية أخرى بدون تأشيرة، لأن مالطا من بين الدول الموقعة على اتفاقية شينغن. واستطاع البرنامج جمع 162 مليون و375 ألف يورو خلال الفترة بين منتصف عام 2017 ومنتصف عام 2018، أي ما يعادل 1.38 في المئة من الناتج المحلي الإجمالي لمالطا في تلك الفترة، على الرغم من تراجع شراء جوازات السفر في عام 2018. ويوجد حافز واضح بالنسبة للدول الصغيرة مثل مالطا ليكون لديها مثل هذه البرامج لجذب حجم استثمار كبير. ويقول لوك فان دير بارين، باحث في شؤون الهجرة لدى معهد الجامعة الأوروبية في فلورنسا: " أصبحت العديد من الدول متناهية الصغر تعتمد على الدخل الناتج عن مثل هذه البرامج". متظاهرون يحملون صورة الصحفية دافني كاروانا غاليزا التي قتلت في عام 2017 من يشتري جوازات السفر المالطية؟ لا تصدر الحكومة المالطية معلومات تتعلق بالدول الأصلية للأفراد المتقدمين بطلب الحصول على "جوازات سفر ذهبية"، ولكنها تقدم معلومات حسب المنطقة التي يأتون منها فقط. وتعد أوروبا أكثر مناطق التقدم لهذا البرنامج، تليها منطقة الشرق الأوسط والخليج وآسيا. وعلى الرغم من ذلك، فإن الدول الأعضاء في الاتحاد الأوروبي ملزمة بنشر أرقام تتعلق بعمليات الحصول على الجنسية سنويا، ومن أصبح مواطنا في ذلك العام. وبعد طرح البرنامج في مالطا عام 2014، سُجلت زيادة في عدد المواطنين المتجنسين من دول مثل السعودية وروسيا والصين. وعلى سبيل المثال لم تسهم السعودية بأي مواطن متجنس قبل عام 2015، ولكن منذ ذلك الوقت تجاوز عدد الأفراد المتجنسين 400 شخص. وتوجد أسباب مشروعة لطلب جواز سفر آخر، بيد أن هناك مزاعم تقول إن النظام المالطي يسيء استخدام مثل هذه البرامج. ونشرت المفوضية الأوروبية تقريرا في يناير/كانون الثاني عام 2019 تقول فيه إنها تشعر بالقلق بشأن برنامج مالطا لمنح جوازات السفر للأجانب، والذي كان "أقل صرامة" مقارنة بدول أخرى في الاتحاد الأوروبي. فعلى سبيل المثال لا يُفرض أي إلزام على مقدمي طلبات الإقامة الفعلية، ولا يوجد شرط التحلي بروابط مسبقة مع الدولة (المطلوب الحصول على جنسيتها). وكانت منظمة التعاون الاقتصادي والتنمية قد أصدرت تقريرا في عام 2018 أدرجت فيه مالطا على القائمة السوداء كدولة معرضة لخطر التهرب الضريبي، بسبب برنامج "جواز السفر الذهبي" الخاص بها. وتقول الحكومة المالطية إنها تراقب جميع المتقدمين بطلبات الحصول على الجنسية والأشخاص البارزين سياسيا. ويقول فان دير بارين إن العديد من العائلات قد تستخدم البرنامج لتعليم أطفالها في الخارج، أو في حالة رغبتها في الهجرة من البلد الأم. ويضيف: "لكن يمكن أن تؤدي هذه البرامج أيضا إلى تفاقم أوجه انعدام المساواة في الدول الأصلية، لأنها تتيح لعدد قليل من النخبة شراء جنسية ثانية". ويوجد في الاتحاد الأوروبي دول أخرى مثل قبرص وبلغاريا لديها برامج مماثلة. ومنحت قبرص الجنسية لنحو 1685 مستثمرا و1651 من أفراد أسرهم خلال الفترة بين عامي 2008 و 2018. وعلى الرغم من ذلك، جردت قبرص في نوفمبر/ تشرين الثاني الماضي، 26 مستثمرا من "جوازات سفرهم الذهبية" بسبب ما وصفته بـ "أخطاء" ارتُكبت أثناء دراسة طلبات تقدمهم.
https://www.bbc.com/amharic/news-54826543
https://www.bbc.com/arabic/middleeast-54827742
በዮርዳኖስ ሸለቆ የሰፈሩ 73 ቤተሰቦች ቤት አልባ ሆነዋል፤ ከነዚህም ውስጥ 41 ህፃናት መሆናቸውን የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት አስታውቋል። የእስራኤል ወታደራዊ ኃይል በበኩሉ ቤቶቹ በህገወጥ መንገድ የተሰሩ ናቸው ብሏል። ይህንን የእስራኤል ድርጊት በፅኑ የኮነነው የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የአለምአቀፍ ህጎችንም የጣሰ ነው ብሎታል። የተባበሩት መንግሥታት የሰብዓዊ መብቶች ጉዳይ አስተባባሪ ቢሮ እንደገለፀው 76 መኖሪያ ቤቶችን ጨምሮ፣ የእንስሳት መጠለያዎችና ሌሎች ንብረቶችም በእስራኤል ቡልዶዘሮች ማክሰኞ፣ ጥቅምት 24/ 2013 ዓ.ም መፈራረሳቸውን አስታውቋል። የእስራኤል ባለስልጣናት በበኩላቸው በዚህ ቁጥር የማይስማሙ ሲሆን ሰባት ድንኳኖችና ስምንት የእንስሳት መጠለያዎች ብቻ ናቸው የፈረሱት ይላሉ። ተቀማጭነቱን በእስራኤል ያደረገው የሰብዓዊ መብት ድርጅት ቢቲ ሴሌም ቤቶቹ ሲፈራርሱ የሚያሳይ ቪዲዮም አውጥቷል። "ይህ ከፍተኛ ኢ-ፍትሃዊነት ነው" በማለትም ሃርብ አቡ አል ካባሽ ለእስራኤሉ ጋዜጣ ሃሬትዝ ተናግሯል። "እንደሚመጡ ስላማናውቅ ቀድመን ለመዘጋጀት እድሉን አላገኘነም። በአሁኑ ሰዓት ቤት አልባ ሆነናል እየዘነበብን ነው" ብሏል። የሰላማዊ ዜጎችን ጉዳይ የሚመለከተው የእስራኤል ወታደራዊ ኃይል ክፍል ባወጣው መግለጫ የፈረሱት ቤቶች ወታደራዊ ማሰልጠኛ አካባቢ "በህገወጥ መንገድ" የተሰሩ ስለሆኑ ነው የሚል ምክንያት ሰጥቷል። የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት በዚህ አይስማማም የእስራኤል ድርጊት አራተኛውን የጄኔቫ ድንጋጌ የጣሰ ነው ይላል። በአለም አቀፉ ህግ መሰረት አገራት በወረሩዋቸው (በተቆጣጠሩዋቸው) ግዛቶች ውስጥ የሚኖሩ ሰላማዊ ዜጎችን ደህንነት የማስጠበቅ ግዴታ አለባቸው። በጎሮጎሳውያኑ 1967 የተደረገውን የመካከለኛ ምስራቅ ጦርነት ተከትሎ ነው እስራኤል ዌስት ባንክ ግዛትን በመውረር በቁጥጥሯ ስር ያዋለችው። በተለያየ ጊዜ የተፈፀሙ ስምምነቶችን ተከትሎ ፍልስጥኤማውያን የተወሰነውን የዌስት ባንክ ግዛት በተወሰነ መልኩ በራሳቸው እንዲያስተዳድሩ ቢያስችላቸውም መላውን ግዛት የምትቆጣጠረው እስራኤል ናት። ቤቶቹ የፈራረሱባቸው ክርበት ሁምሳ ከፍልስጥኤማውያን ቁጥጥር ውጭ ነው። በእስራኤል አገዛዝ ስር ያሉ የፍልስጥኤም ነዋሪዎች ቤቶችም ሆነ ህንፃ ለመገንባት ፍቃድ አይሰጠንም በማለት ይወቅሳሉ።
صورة تظهر موقع المنطقة التي تعرضت للهدم وقالت الأمم المتحدة إن حوالي 73 شخصا، بينهم 41 طفلا، أصبحوا بلا مأوى بعد أن هدمت منازلهم في مستوطنة خربة حمصة في وادي الأردن. لكن الجيش الإسرائيلي قال إن المنازل بنيت بشكل غير قانوني. وقد وصفت الأمم المتحدة الإجراءات الإسرائيلية بأنها "انتهاك خطير" للقانون الدولي. ووفقا لمكتب الأمم المتحدة لتنسيق الشؤون الإنسانية، دُمر 76 مبنى، تشمل منازل وحظائر للحيوانات وحمامات وألواح شمسية، بالجرافات الإسرائيلية في وقت متأخر الثلاثاء. مواضيع قد تهمك نهاية لكن السلطات الإسرائيلية صرحت أن عدد المباني أقل بكثير، وقالت إنها نفذت "عملية هدم قانونية" شملت سبع خيام وثمانية حظائر للحيوانات. وأظهرت لقطات من الموقع بعد عملية الهدم، نشرتها منظمة بتسيلم الإسرائيلية لحقوق الإنسان، المنطقة مليئة بالحطام بما في ذلك أشياء معدنية وملايات وملابس. وقال حرب أبو الكباش، أحد سكان المنطقة لصحيفة هآرتس الإسرائيلية "هذا ظلم كبير، لم نكن نعلم أنهم قادمون ولم نستعد، ونحن الآن نواجه المطر". وقالت الهيئة العسكرية الإسرائيلية المسؤولة عن الشؤون المدنية في الضفة الغربية في بيان إن المباني المدمرة "بنيت بشكل غير قانوني في منطقة تبادل إطلاق النار" أو منطقة تدريب عسكرية. وقال مكتب الأمم المتحدة لتنسيق الشؤون الإنسانية إن خربة حمصة، المعروفة باسم حمصة البقيع، كانت واحدة من 38 بلدة تقع بشكل كامل أو جزئي داخل "مناطق إطلاق النار" التي حددتها إسرائيل وتشكل "بعض أكثر التجمعات ضعفا في الضفة الغربية". نشرت منظمة بتسيلم الإسرائيلية لحقوق الإنسان لقطات مصورة من موقع الحدث بعد عمليات الهدم وأضاف أن عمليات الهدم هذه تمثل "انتهاكات خطيرة لاتفاقية جنيف الرابعة"، وهي جزء من القانون الدولي وضع لحماية السكان المدنيين في الأراضي المحتلة. وقد احتلت إسرائيل الضفة الغربية في حرب عام 1967، وبموجب اتفاقات لاحقة، يتمتع الفلسطينيون بحكم ذاتي محدود في أجزاء من الضفة الغربية، بينما تسيطر إسرائيل على المنطقة بشكل عام. وتقع خربة حمصة في منطقة خارج السيطرة الفلسطينية. وتشتكي المجتمعات الفلسطينية في المناطق التي تديرها إسرائيل من أن محاولة الحصول على تصاريح البناء هناك غالبا ما تكون غير مجدية.
https://www.bbc.com/amharic/news-41896916
https://www.bbc.com/arabic/world-42079917
ኤመርሰን ምናንጋግዋ ፕሬዝደንት ሙጋቤን በቀጣይ ይተካሉ ተብሎ ተስፋ የተጣለባቸው መሪ ነበሩ። የ75 ዓመቱ የእድሜ ባለጸጋ፤ ''ታማኝ'' አይደሉም ሲሉ የኢንፎርሜንሽን ሚኒስትሩ ሳይመን ካሃያ ሞዮ ተናግረዋል። የምክትል ፕሬዝዳንቱ ከስልጣን በመነሳታቸው የሮበርት ሙጋቤ ባለቤት የሆኑት ግሬስ ሙጋቤ ባለቤታቸውን በመተካት ቀጣይ የዝምባብዌ መሪ ይሆናሉ ተብሏል። ከዚህ በፊት ግሬስ ሙጋቤ ምክትል ፕሬዝዳንቱን ከስልጣናቸው እንዲያነሱ ሮበርት ሙጋቤን ሲወተውቱ ነበር። የቀድሞው የደህንነት ሹም የነበሩት ምናንጋግዋ ፕሬዝዳንት ሙጋቤን የመተካት ተስፋ የተጣለባቸው መሪ ነበሩ። ግሬስ ሙጋቤ እና ኤመርሰን ምናንጋግዋ ምናንጋግዋ ከምክትል ፕሬዝዳንትነታቸው መነሳታቸውን ተከትሎ በቀጣይ ወር ፓርቲው በሚያደርገው ስብሰባ ላይ የሙጋቤ ባለቤት ግሬስ ሙጋቤ ምክትል ፕሬዝዳናት ሆነው ይሾማሉ ተብሎ ይጠበቃል። ባለፈው እሁድ በዋና ከተማዋ ሃራሬ ግሬስ ሙጋቤ ባደረጉት ንግግር ''እባቡ በሃይል ጭንቅላቱን መመታት አለበት። በፓርቲው ውስጥ መከፋፈል እና አለመግባባትን የሚፈጥሩትን ማስወገድ አለብን። ወደ ቀጣዩ የፓርቲያችን ስብሰባ በአንድ መንፈስ ነው መሄድ ያለበን'' ሲሉ ተደምጠዋል።
يتساءل بعض المراقبين إن كان في تعيين منانغاغوا تغييرا حقيقيا وأضاف التلفزيون أن منانغاغوا عاد إلى البلاد الأربعاء من جنوب إفريقيا التي فر إليها قبل أسبوعين. وقد أدت إقالة منانغاغوا إلى تدخل الجيش وقيادات في الحزب الحاكم لإنهاء فترة حكم موغابي التي استمرت 37 عاما. واعقبت استقالة موغابي احتفالات صاخبة في أرجاء البلاد تواصلت حتى وقت متأخر من الليل. وجاء إعلان استقالة الرئيس، البالغ من العمر 93 عاما، عن منصبه في شكل خطاب مكتوب قُرئ في البرلمان الأربعاء، وأوقف بطريقة مفاجئة إجراءات عزله. وقال موغابي في رسالته أن قراره كان طوعيا، وأنه اتخذه لتحقيق انتقال سلس للسلطة. وقال متحدث باسم حزب الاتحاد الوطني الافريقي الزيمبابوي /الجبهة الوطنية الحاكم إن منانغاغوا، البالغ 71 عاما، سيظل في المنصب حتى انتهاء ولاية موغابي، قبل الانتخابات التي من المقرر إجراؤها في سبتمبر/أيلول 2018. وأكدت مؤسسة الإذاعة الزيمبابوية الحكومية أن حفل أداء اليمين سيكون الجمعة. هل روبرت موغابي بطل ومحرر أم طاغية ودكتاتور؟ وكان منانغاغوا الملقب بـ "التمساح" لدهائه السياسي، أصدر بيانا من منفاه دعا فيه الزيمبابويين إلى الوحدة من أجل بناء بلادهم. وقال منانغاغوا في تصريحات لصحيفة زيمبابوي نيوزداي الثلاثاء "معا سنضمن فترة انتقال سلمية لتدعيم ديمقراطيتنا، وبدء مرحلة جديدة لجميع الزيمبابويين، وتبني السلام والوحدة". وقد التقى منانغاغوا الرئيس الجنوب أفريقي جاكوب زوما قبيل عودته الى زيمبابوي. وقد أدخلت إقالة موغابي لمنانغاغوا قبل اسبوعين البلاد في أزمة سياسية غير مسبوقة. ورأي كثير من المراقبين في إقالة منانغاغوا من منصبه محاولة لتمهيد الطريق لغريس موغابي، زوجة الرئيس، لتولي الرئاسة خلفا لزوجها، وأثار هذا غضب قيادات الجيش، الذي تدخل ووضع موغابي قيد الإقامة الجبرية. وينص الدستور في زيمبابوي على أن يخلف الرئيس نائبه المستمر في الخدمة، و مازال فيليكيزيلا مفوكو يحتل هذا المنصب. بيد أن مفوكو ، وهو حليف مقرب لغريس موغابي، قد طرد من عضوية الحزب الحاكم، ولا يعتقد أنه موجود في البلاد. وفي غيابه رشح الحزب منانغاغوا للمنصب، بحسب تأكيد رئيس البرلمان في زيمبابوي. مورغان تسفانجيراي زعيم المعارضة يقول يجب ترك موغابي يرتاح في أيامه الأخيرة وكتب ديفيد كولتارت، وهو سياسي معارض بارز، في تويتر يقول "لقد أطحنا بطاغية، لكنا لم ننه الطغيان بعد". وقال رئيس الاتحاد الإفريقي، ألفا كوندي إنه "مسرور للغاية" بهذه الأنباء، لكنه عبر عن أسفه للطريقة التي انتهى بها حكم موغابي. وأضاف "من المخجل أنه يترك منصبه من الباب الخلفي، وأن ينبذه البرلمان". احتفالات في الشوارع ظل موغابي حتى استقالته أكبر قادة العالم سنا. وقد قال مرة إن "الإله وحده" هو من يمكنه إزاحته عن منصبه. الناشطة المرشحة السياسية فيمباشي موسفابوري بكت خلال حديثها مع بي بي سي وعندما قرئ خطاب الاستقالة بصوت عال في البرلمان الأربعاء علت أصوات النواب في الحكومة والمعارضة بالصياح فرحا. وأجهشت الناشطة والمرشحة السياسية، فيمباشي موسفابوري، بالبكاء فرحا وهي تتحدث مع بي بي سي. وقالت "لقد تعبنا من هذا الرجل، ونحن سعداء جدا لذهابه. فلم نعد نريده، واليوم، نعم، انتصار". المسيرة السياسية لموغابي
https://www.bbc.com/amharic/news-49218295
https://www.bbc.com/arabic/sports-49214258
የባርሴሎናው የፊት መስመር ተጫዋች ሜሲ ሲካሄድ በሰነበተው የኮፓ አሜሪካ ውድድር ላይ አርጀንቲና ሦስተኛ ደረጃን ለመያዝ ቺሊን 2 ለ 1 ባሸነፈችበት ጨዋታ ላይ በቀይ ካርድ ከሜዳ ከወጣ በኋላ የሰጠው አስተያየት ለቅጣት ዳርጎታል። የ32 ዓመቱ ሜሲ ውድድሩ ብራዚል አሸናፊ እንድትሆን ታቅዶ የተካሄደ ነው ማለቱ የደቡብ አሜሪካ እግር ኳስ ኮንፌዴሬሽንን አስቆጥቶ ከጨዋታ እንዲታገድና የ50 ሺህ ዶላር ቅጣት ተጥሎበታል። • "ሥራዬን ለቅቄ ልጆቼን ያጠባሁት እድለኛ ሆኘ ነው" ሮዝ መስቲካ • በጀርመን ከፍተኛ መጠን ያለው ኮኬይን በቁጥጥር ሥር ዋለ ሜሲ ለሦስት ወራት ከዓለም አቀፍ ጨዋታዎች የተጣለበት እገዳና የገንዘብ ቅጣቱን በተመለከተ ይግባኝ የመጠየቂያ ሰባት ቀናት አሉት። የጨዋታ እገዳው የሚጸና ከሆነ ሜሲ ሃገሩ አርጀንቲና በመጪዎቹ መስከረምና ጥቅምት ከቺሊ፣ ከሜክሲኮና ከጀርመን ጋር በምታደርጋቸው የወዳጅነት ግጥሚያዎች ላይ አይሳተፍም። አርጀንቲና በኮፓ አሜሪካ ውድድር የግማሽ ፍጻሜ ጨዋታ በብራዚል 2 ለ 0 ስትሸነፍ የሃገሪቱ እግር ኳስ ማህበር በጨዋታው ላይ "በርካታና ወሳኝ የዳኝነት ስህተቶች ነበሩ" ሲል ቅሬታውን አቅርቦ ነበረ፤ የውድድሩ አዘጋጆች ግን ክሱን ውድቅ አድርገውታል። በግጥሚያው 37ኛ ደቂቃ ላይ በቀይ ካርድ የተባረረው ሜሲ እንዳለው "የዚህ በሙስና የተበላሸ አሰራር ውስጥ መሳተፍ የለብንም" በማለት በውድድሩ ወቅት አክብሮት የጎደለው ሁኔታ እንደገጠማቸው ተናግሯል። "የሚያሳዝነው ደግሞ ሙስናውና ዳኞቹ ተመልካች በጨዋታው እንዳይደሰት በማድረግ እግር ኳሱን አበላሽተውታል" ሲል ሜሲ ወቅሷል።
غُرم ميسي أيضا 50 ألف دولار. وشملت عقوبة الاتحاد أيضا تغريم نجم برشلونة ومنتخب الأرجنتين، 50 ألف دولار أمريكي. ولن يشارك ميسي في مباراة رسمية أو أودية مع المنتخب الأرجنتيني لمدة 3 أشهر مقبلة، حسب بيان رسمي لكونميبول. كان ميسي قد أثار جدلا، بعد خسارة منتخب بلاده أمام البرازيل في نصف نهائي كوبا أمريكا، بسبب تصريحات اتهم فيها اتحاد أمريكا الجنوبية "بالفساد". وطُرُد ميسي، 32 عاما، من مباراة بلاده أمام تشيلي على المركز الثالث في البطولة التي أُقيمت في البرازيل وانتهت الشهر الماضي. وفي تصريحاته، قال ميسي إن "الأمور قد رُتبت لفوز البرازيل بالكأس". الحكم يرفع البطاقة الحمراء ضد ميسي خلال مباراة الأرجنتين وتشيلي في مباراة تحديد المركز الثالث في بطولة كوبا أمريكا. ويمكن للنجم العالمي الاستئناف ضد قرار الكونميبول خلال سبعة أيام. ويعني قرار الاتحاد حرمان ميسي من المشاركة في مبارايات الأرجنتين الودية المقبلة أمام تشيلي والمكسيك وألماني خلال شهر سبتمبر/آيلول وأكتوبر/تشرين الأول القادمين. وتبدأ الأرجنتين في شهر مارس/آذار المقبل مشوار التأهل لبطولة العالم عام 2022. وبعد خسارة الأرجنتين أمام البرازيل، البلد المضيف، بهدفين مقابل لا شيء في الدور قبل النهائي لبطولة كوبا أمريكا، اشتكى الاتحاد الأردجنتيني لكرة القدم من "أخطاء تحكيمية خطيرة وهائلة". وقال الكونميبول، ردا على ذلك، إن الاتهامات التي تشكك في نزاهة كوبا أمريكا "لا أساس لها" و "تمثل عدم احترام". "لعبت الكرة مع ميسي"
https://www.bbc.com/amharic/news-57067385
https://www.bbc.com/arabic/world-57066387
አስከሬኖቹ በቢሃር እና በኡታር ፕራዴሽ ግዛቶች ድንበር አቅራቢያ መገኘታቸውን ቢቢሲ አረጋግጧል፡፡ አስከሬኖቹ እንዴት እንደመጡ ግልፅ ባይሆንም የአከባቢው የመገናኛ ብዙሃን የኮቪድ-19 ሰለባዎች ሊሆኑ ይችላሉ ብለዋል፡፡ አንዳንድ የመገናኛ ብዙሃን ደግሞ እስከ 100 የሚደርሱ አስከሬኖች መገኘታቸውን ጠቅሰው አስከሬኖቹ በወንዙ ውስጥ ለብዙ ቀናት እንደቆዩ ምልክቶች ተገኝተዋል ብለዋል፡፡ የአከባቢው ባለሥልጣን አሾክ ኩማር የአከባቢውን ነዋሪዎችን ከጠየቁ በኋላ ለቢቢሲ እንደገለጹት "አስከሬኖቹ ከኡታር ፕራዴሽ የመምጣት ዕድል አላቸው" ብለዋል፡፡ አስከሬኖቹ እንደሚቀበሩ ወይም እንደሚቃጠሉ ተናግረዋል፡፡ ባለስልጣናት አስከሬኖቹ ያበጡ እና በከፊል የተቃጠሉ እንደሆኑና ምናልባትም የኮሮናቫይረስ ተጎጂዎችን የማቃጠል ተግባር አካል ሆነው ወደ ወንዙ የደረሱ ሊሆኑ እንደሚችሉ መግለጻቸውን የህንዱ የኤንዲቲቪ የዜና አውታር ዘግቧል፡፡ አንዳንድ የአከባቢው ነዋሪዎች እና ጋዜጠኞች ለቢቢሲ ሂንዲ እንደተናገሩት ለእሳት ማቃጠያ የሚሆን የእንጨት እጥረት እና ከቀብር ሥነ ሥርዓቶች ጋር ተያይዞ እየጨመረ የመጣው ወጪ አንዳንድ ቤተሰቦች በኮሮናቫይረስ ህይወታቸውን ያጡ ዘመዶቻቸውን ወደ ወንዝ እንዲጥሉ እያደረገ ነው፡፡ የአከባቢው ነዋሪ የሆኑት ቻንድራ ሞሃን "የግል ሆስፒታሎች ሰዎችን እየዘረፉ ነው። ብዙ ሰዎች ለካህናት እና በወንዙ ዳርቻ ላይ ለማቃጠል የሚጠየቀውን ገንዘብ አይኖራቸውም። አስከሬኑን በአምቡላንስ ለመውሰድ ብቻ 27 ዶላር ስለሚጠየቅ የመጨረሻው አማራጫቸው አስከሬኑን በወንዙ ውስጥ መጣል ነው" ብለዋል፡፡ ኡታር ፕራዴሽ በሕንድ ውስጥ በጣም ብዙ የህዝብ ቁጥር ያለው ክልል ነው ፡፡ ሁለተኛው የኮቪድ ማዕበል ሕንድን እያመሳት ሲሆን ከቅርብ ሳምንታት ወዲህ በቫይረሱ ህይወታቸው የሚያልፉ ሰዎች ቁጥር በከፍተኛ ሁኔታ እየጨመረ ነው፡፡ አብዛኛዎቹ የአገሪቱ የሬሳ ማቃጠያ ስፍራዎች ሞልተዋል፡፡ አገሪቱ አሁን የዓለም ዋነኛ ወረርሽኝ ማዕከል ሆናለች፡፡ ሕንድ ወረርሽኙ ከተከሰተበት ጊዜ አንስቶ ከ 22.6 ሚሊዮን በላይ ዜጎቿ በኮሮናቫይረስ ሲያዙ 246,116 የሚሆኑት ደግሞ ህይወታቸው ማለፉን የጆንስ ሆፕኪንስ ዩኒቨርሲቲ መረጃ አመልክቷል፡፡ ባለሙያዎቹ ትክክለኛው የሟቾች ቁጥር ከዚህ የበለጠ ሊሆን ይችላል የሚል እምነት አላቸው
إحراق جثث ضحايا فيروس كورونا على ضفاف نهر الغانج في ولاية أوتار براديش الشمالية وتم تأكيد الأمر، بالقرب من الحدود بين ولايتي بيهار وأوتار براديش، لـ بي بي سي يوم الإثنين. وليس من الواضح كيف وصلت الجثث إلى هناك، لكن تقارير وسائل الإعلام المحلية تشير إلى أنها قد تكون لضحايا كوفيد - 19. وتقول بعض التقارير الإعلامية إنه تم العثور على ما يصل إلى 100 جثة، وأن حالتها تشير إلى أنها ربما كانت في النهر لعدة أيام. وقال المسؤول المحلي أشوك كومار لـ بي بي سي بعد استجواب السكان المحليين "هناك احتمال أن تكون هذه الجثث قد خرجت من ولاية أوتار براديش". مواضيع قد تهمك نهاية وقال إن الرفات ستدفن أو تحرق. كما قال مسؤولون إن الجثث بدت منتفخة ومحترقة جزئيا، وربما انتهى بها المطاف في النهر كجزء من ممارسة حرق جثث ضحايا فيروس كورونا على طول نهر الغانج في ولاية أوتار براديش، حسبما ذكرت قناة إن دي تي في الهندية الإخبارية. وقال بعض السكان المحليين والصحفيين لـ بي بي سي الهندية، إن نقص الأخشاب اللازمة لحرق الجثث وارتفاع التكاليف المرتبطة بالجنازات، يترك بعض العائلات دون خيار سوى وضع جثث أحبائها الذين ماتوا بسبب فيروس كورونا في النهر مباشرة. وقال شاندرا موهان، أحد السكان المحليين "المستشفيات الخاصة تنهب الناس. ليس لدى الناس نقود للكاهن ومراسم إحراق الجثث. إنهم يطلبون 2000 روبية (27 دولارا) فقط لإخراج الجثة من سيارة الإسعاف. أصبح النهر ملاذهم الأخير لذلك يرمي الناس الجثث في النهر". وولاية أوتار براديش هي الولاية الأكثر اكتظاظا بالسكان في الهند. وتجتاح موجة ثانية من الفيروس أجزاء من الهند، ما أدى إلى ارتفاع أعداد الوفيات بشكل كبير في الأسابيع الأخيرة. وقد نفدت مساحات محارق الجثث في البلاد. البلد الآن هو بؤرة الوباء العالمي. وسجلت الهند أكثر من 22.6 مليون حالة إصابة بفيروس كورونا، و246116 وفاة مرتبطة بفيروس كوفيد منذ بداية الوباء، وفقا لبيانات جامعة جونز هوبكنز. ويعتقد الخبراء أن العدد الحقيقي للوفيات قد يكون أعلى من ذلك بكثير.
https://www.bbc.com/amharic/news-56425425
https://www.bbc.com/arabic/world-56424117
ሞስኮ ስለ አሸናፊው ፕሬዝዳንት ጆ ባይደን "አሳሳች እና መሰረተ ቢስ ውንጀላዎችን" ስታሰራጭ ነበር ተብሏል። ነገር ግን የትኛውም የውጪ ኃይል የመጨረሻው ውጤት ላይ ተጽዕኖውን አላሳረፈም ሲል የአሜሪካ መንግሥት መረጃ ያስረዳል። ሩሲያ በተደጋጋሚ በአሜሪካ ምርጫ ውስጥ ጣልቃ ለመግባት ትሞክራለች የሚለውን ውንጀላ ስታታጥል ቆይታለች። በአሜሪካ ብሔራዊ ደኅንነት መሥሪያ ቤት በኩል ማክሰኞ ዕለት ይፋ የተደረገው ባለ 15 ገጽ ሪፖርት በፕሬዝዳንታዊ ምርጫ ወቅት በሩሲያ እና በኢራን "ተጽዕኖ የማድረግ ዘመቻ" በሚል የተደረገ እንቅስቃሴ እንደነበር ያትታል። በሪፖርቱ ላይ ከሩሲያ ጋር ግንኙነት ያላቸው ግለሰቦች ከምርጫው በፊት ስለ ፕሬዝዳንት ባይደን መሰረተ ቢስ ወሬዎችን ሲያናፍሱ እንደነበር ተገልጿል። አክሎም በሰፊው የምርጫ ሂደት ላይ መተማመንን ለማሳጣት የሐሰተኛ መረጃ ዘመቻ ተከፍቶ ነበር ሲል ገልጿል። ከሩሲያ የደኅንነት ተቋም ጋር ግንኙነት ያላቸው አንዳንድ ግለሰቦች ለመገናኛ ብዙሃን፣ ለትራምፕ ከፍተኛ ባለሥልጣናት እና አጋሮቻቸው ፀረ ባይደን የሆኑ ትርክቶችን ሲያቀብሉ ነበር ሲል ሪፖርቱ ያስቀምጣል። ፕሬዝዳንት ጆ ባይደን ዶናልድ ትራምፕን በማሸነፍ የአሜሪካ 46ኛው ፕሬዝዳንት ለመሆን በቅተዋል። ሪፖርቱ አክሎም ሩሲያ የትራምፕን የማሸነፍ እድል ለማስፋት ጥረት ስታደርግ ኢራን በሌላ ወገን የትራምፕን ድጋፍ ለማሳነስ ዘመቻ ላይ ነበረች ብሏል። የቀድሞው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ በኢራን ላይ "ከፍተኛ ግፊት" የሚያደርግ ፖሊሲን ተከትለው የነበረ ሲሆን ማዕቀቦችን በመጣል በሁለቱ አገራት መካከል የቃላት ጦርነት እንዲጦፍ ምክንያት ሆነዋል። በሪፖርቱ ላይ በተደጋጋሚ የሳይበር ወንጀሎች በመፈፀም ስሟ የሚነሳው ቻይና ከምርጫው በፊት ምንም ዓይነት ዘመቻ ላለማድረግ ራሷን አቅባ እንደነበር ተጠቅሷል። "ቻይና ከአሜሪካ ጋር ባላት ግንኙነት መረጋጋትን አሳይታ ነበር፤ የምርጫው ውጤት ለቻይና ጥቅም ያደላ እንዲሆን ምንም ዓይነት እርምጃ አላሳየችም" ይላል። ሪፖርቱ የምርጫ ሂደቱም ሆነ የመጨረሻው ውጤት በውጪ ኃይሎች ጫና እንዳልተደረገበት አመልክቷል። የደኅንነት መሥሪያ ቤቱ ሪፖርት ይፋ የተደረገው በዚሁ ጉዳይ ላይ የአገር ውስጥ ደኅንነት እና ፍትህ ቢሮዎች በጋራ የሰሩት ጥናትን ይፋ ባደረጉበት ወቅት ነው። የአነዚህ ሁለት መሥሪያ ቤቶች ሪፖርት እንደሚለው ከሆነ "በሩሲያና ኢራን መንግሥታት በወሳኝ ተቋማት ላይ የተከፈተው ዘመቻዎች ምርጫን በሚመለከት የሚሰሩ ኔትወርኮችን ማጥቃት ሳይችል ቀርቷል።" እነዚህ የተባሉ ጣልቃ ገብነቶች በሙሉ በተዘዋዋሪ የተፈፀሙ መሆናቸውንም ጥናቱ ጠቅሷል። ሩሲያና ኢራን በምርጫው ላይ ጣልቃ በመግባት ተጽዕኗቸውን ማሳረፍ የፈለጉት የምርጫ ሂደቱን ቴክኒካዊ ሂደት፣ ድምጽ ቆጣራ፣ ድምጽ አሳጣጥ እና ውጤት ይፋ አደራረግ ላይ መሆኑን ከቢሮዎቹ የወጣው ሰነድ ያሳያል። የአሜሪካ ደኅንነት ማኅበረሰብ ባለፈው ነሐሴ ወር ላይ ሩሲያ ዶናልድ ትራምፕ እንዲያሸንፉ ቻይናና ኢራን ደግሞ እንዲሸነፉ ዘመቻዎችን እያደረጉ ነው ሲሉ ይፋ አድርገው ነበር።
خلصت المخابرات الأمريكية في عام 2016 إلى أن روسيا كانت وراء محاولة لتقويض سباق هيلاري كلينتون الرئاسي ضد ترامب ووفقا لتقرير حكومي أمريكي، نشرت موسكو "مزاعم مضللة أو لا أساس لها" بشأن الفائز النهائي، جو بايدن. لكنه قال إن أي حكومة أجنبية لم تخترق النتائج النهائية. ونفت روسيا مرارا مزاعم التدخل في الانتخابات. وحدّد التقرير المكون من 15 صفحة، والذي أصدره يوم الثلاثاء مكتب مدير المخابرات الوطنية، ما وصفه بـ "عمليات التأثير" التي تقوم بها روسيا وإيران. وقال إن الأفراد المرتبطين بروسيا نشروا مزاعم لا أساس لها بشأن الرئيس بايدن قبل انتخابات 3 نوفمبر/تشرين الثاني. وأضاف أن حملة تضليل سعت لتقويض الثقة في العملية الانتخابية الأوسع. مواضيع قد تهمك نهاية وأشار التقرير إلى أن بعض الأشخاص المرتبطين بالمخابرات الروسية، قدموا روايات مناهضة لبايدن إلى وسائل الإعلام وكبار المسؤولين وحلفاء ترامب. وهزم الرئيس بايدن ترامب وتم تنصيبه في 20 يناير/كانون الثاني. وزعم التقرير أنه بينما سعت روسيا إلى تعزيز فرص فوز ترامب، أطلقت إيران "حملة خفية متعددة الجوانب" في محاولة لإضعافه. وقد انتهج الرئيس السابق سياسة "الضغط الأقصى" على إيران، بفرض عقوبات ضارة وتصعيد الحرب الكلامية بين البلدين. كما خلص التقرير إلى أن الصين، التي طالما اتهمتها واشنطن بالتجسس الإلكتروني، اختارت عدم "بذل جهود التدخل" قبل التصويت. وأضاف أن "الصين سعت إلى الاستقرار في علاقتها مع الولايات المتحدة، ولم تنظر إلى نتيجة الانتخابات على أنها مفيدة بما يكفي لها للمخاطرة برد فعل سلبي" إذا تم كشف الأمر. وبحسب التقرير، لم تتدخل الدول الأجنبية في عملية التصويت والنتائج النهائية. قال التقرير إنه لا يوجد دليل على أن روسيا وإيران تدخلتا بشكل مباشر في عملية التصويت عام 2020 وصدر تقرير المخابرات بالتزامن مع تحقيق مشترك بين وزارتي العدل والأمن الداخلي توصل إلى نتيجة مماثلة. وذكر تقريرهما أن "الحملات الروسية والإيرانية الواسعة التي تستهدف قطاعات البنية التحتية الحيوية المتعددة قد أضرّت بأمن العديد من الشبكات التي أدارت بعض الاجراءات الانتخابية". لكنها أكدت أن محاولات التدخل المزعومة كانت غير مباشرة إلى حد كبير. وجاء في الوثيقة "ليس لدينا ما يشير إلى أن أي جهة أجنبية حاولت التدخل ... عن طريق تغيير أي جانب تقني من عملية التصويت، بما في ذلك تسجيل الناخبين، أو الإدلاء بأصواتهم، أو جدولة الأصوات، أو الإبلاغ عن النتائج". وقالت أجهزة المخابرات الأمريكية في أغسطس/آب الماضي إن الصين وروسيا وإيران تحاول بنشاط التدخل في الانتخابات الرئاسية المقبلة. ووجد التقييم أن روسيا كانت تسعى إلى "تشويه سمعة" بايدن. ووجد أيضا أن الصين وإيران تريدان أن يخسر ترامب التصويت.
https://www.bbc.com/amharic/news-54693280
https://www.bbc.com/arabic/world-54691699
አማካሪው ማርክ ሚዶውስ እንዳሉት ኮቪድ-19ኝ መቆጣጠር የሚቻለው እንደ ክትባት እና መድሃኒት ሲገኝ ነው ብለዋል። አማካሪው ይህን ያሉት አሜሪካ ምርጫ ለማካሄድ 9 ቀናት በቀሩበትና በቫይረሱ የሚያዙ ሰዎች እየጨመረ ባለበት ወቅት ነው። ዴሞክራቱ ተፎካካሪው ጆ ባይደን ደግሞ ዋይት ሃውስ የሽንፈት ባንዲራን እያውለበለበ ነው ብለዋል። አክለውም ''የፕሬዝዳንቱ አማካሪ አስተያየት የዶናልድ ትራምፕ አስተዳደር የአሜሪካ ዜጎችን ደህንነት የመጠበቅ የመጀመሪያ ኃላፊነቱን በአግባቡ እየተወጣ እንዳልሆነ ማሳያ ነው'' ሲሉ ተደምጠዋል። ማርክ ሚዶውስ ከሲኤኤን ጋር በነበራቸው ቆይታ የቫይረሱን ስርጭት ለመቆጣጠር መሞከር አዋጪ እንዳልሆነና ምክንያቱ ደግሞ ቫይረሱ ልክ እንደ ማንኛውም ጉንፋን አይነት ባህሪ ስላለው ነው ብለዋል። በአሜሪካ እስካሁን 225 ሺ ሰዎች በዚሁ ቫይረስ ምክንያት ሕይወታቸው ያለፈ ሲሆን ይህ ቁጥር ደግሞ አገሪቱን ከዓለም የመጀመሪያውን ደረጃ እንድትይዝ አድርጓታል። ባሳለፍነው ቅዳሜ ብቻ አሜሪካ 83 ሺ 718 አዲስ በቫይረሱ የተያዙ ሰዎችን ያገኘች ሲሆን አርብ ዕለት ደግሞ 83 ሺ 757 በቫይረሱ የተያዙ ሰዎችን መዝግባ ነበር። በአሜሪካ የኮሮረናቫይረስ ወረርሽኝና ቫይረሱን ለመቆጣጠር መወሰድ ያለባቸው እርምጃዎች ጉዳይ ከፍተኛ የምርጫ ክርከር ጉዳይ ሆኗል። እስካሁን 59 ሚሊየን የሚሆኑ አሜሪካውያን ድምጻቸውን በፖስታ አማካይነት የሰጡ ሲሆን በአገሪቱ ታሪክ ከፍተኛው ቁጥር እንደሆነም ተነግሯል። በአሜሪካ የተላላፊ በሽታዎች ከፍተኛ ባለሙያ የሆኑት ዶክተር አንቶኒ ፋውቺ ከቢቢሲ ጋር በነበራቸው ቆይታ ለኮሮረናቫይረስ የሚሆን ክትባት ከዓመቱ መጨረሻ በፊት ዝግጁ ሊሆን እንደሚችልና የመጀመሪያዎቹ ብልቃጦች ግን ቅድሚያ ለሚሰጣቸው ሰዎች እንደሚታደሉ ገልጸዋል። አክለውም ክትባቱ ለመላው ሕዝብ ለማዳረስ በርካታ ወራትን ሊፈጅ እንደሚችልም ጠቁመዋል።
وقال رئيس موظفي البيت الأبيض، مارك ميدوز إنه، بدلا من ذلك، لا يمكن هزيمة كوفيد-19 إلا من خلال "مجالات التخفيف" مثل اللقاحات والعلاجات. وتأتي تصريحاته في وقت تتزايد حالات الإصابة بفيروس كورونا في الولايات المتحدة، قبل تسعة أيام من الانتخابات الرئاسية في البلاد. وواصل نائب الرئيس الأمريكي، مايك بنس، الحملة الانتخابية، على الرغم من إصابة عدد من فريقه بفيروس كورونا المُسبب لمرض كوفيد-19. وقال مكتب بنس إن نتائج اختباره هو وزوجته كانت سلبية الأحد. مواضيع قد تهمك نهاية وفي حديث مع شبكة سي إن إن، قال ميدوز إن السيطرة على الفيروس لم تكن هدفا واقعيا لأنه "فيروس معد مثل الإنفلونزا". وقال المرشح الديمقراطي للرئاسة، جو بايدن، في بيان ردا على المقابلة، إن البيت الأبيض يلوح "بعلم الهزيمة الأبيض". وأضاف أن تصريحات ميدوز أظهرت أن إدارة ترامب "تخلت عن واجبها الأساسي المتمثل في حماية الشعب الأمريكي". وقد توفي أكثر من 225 ألف أمريكي منذ بدء الوباء، وهذا أعلى رقم في أي بلد. ماذا يحدث في الحملةالانتخابية؟ كرر الرئيس ترامب، وهو يخاطب مؤيديه في نيو هامبشاير الأحد، الادعاء بأن الولايات المتحدة قد بدأت تحرز تقدما في مواجهة الوباء، على الرغم من تسجيل أعداد قياسية من الإصابات وارتفاع عدد حالات نقل المرضى إلى المستشفيات. رئيس موظفي البيت الأبيض، مارك ميدوز، يقول إنه لا يمكن هزيمة كوفيد-19 إلا من خلال اللقاحات والعلاجات وقال الرئيس لمؤيديه، ولم يكن كثير منهم يرتدون كمامات أو يراعون قواعد التباعد الاجتماعي: "نحن مقبلون على نهاية هذا الوباء، لدينا لقاحات، لدينا كل شيء. حتى بدون اللقاحات، نحن نقترب من نهايته". ولم تستكمل بعد التجارب لأي لقاح حتى الآن. ومن المقرر أن يظهر ترامب - الذي واصل حملته في نورث كارولينا، وأوهايو، وويسكونسن السبت - في مسيرتين في بنسلفانيا الاثنين، قبل أن يتوجه إلى ميشيغان وويسكونسن ونبراسكا الثلاثاء. وعقد نائبه مايك بنس مسيرة بعد ظهر الأحد في كينستون بولاية نورث كارولينا. وواصل بنس الحملة الانتخابية، على الرغم من أنه كان على اتصال وثيق بمارك شورت، كبير موظفيه، الذي ثبتت إصابته بالفيروس. وتقول تقارير إعلامية إن مستشار بنس مارتي أوبست، وعضوين آخرين على الأقل من موظفيه، ثبتت إصابتهم بالفيروس قبل أيام. وأثارت هذه الحالات أسئلة جديدة بشأن إجراءات الوقاية من كوفيد-19 في البيت الأبيض، بعد ثلاثة أسابيع من دخول الرئيس ترامب المستشفى مصابا بالفيروس قبل أن يتعافى. ولم يكن لدى جو بايدن أي فعاليات مقررة سابقا الأحد. وتوجه إلي الكنيسة، ثم ظهر لاحقا ولفترة وجيزة في حفل موسيقي عبر الإنترنت استضافته حملته. وقال بايدن في مقابلة مع برنامج "60 دقيقة" على شبكة سي بي إس، الذي بث الأحد، إن الرئيس ترامب لا يزال لديه فرصة للفوز بالانتخابات على الرغم من أنه يتخلف عنه بمعدل ثماني نقاط في استطلاعات الرأي. واتهم الرئيس بمحاولة نزع شرعية الانتخابات من خلال التشكيك في نزاهة الاقتراع عبر البريد. أما ترامب فظل في الأيام الأخيرة يتنقل بين الولايات الأساسية المتأرجحة. وضاق تقدم بايدن عليه بكثير في عدد من تلك الولايات، التي ستقرر نتيجة الانتخابات. كيف يؤثر فيروس كورونا في الانتخابات؟ أصبح تفشي فيروس كورونا في الولايات المتحدة ساحة معركة سياسية رئيسية، قبل الانتخابات المقررة في 3 نوفمبر/تشرين الثاني، وساهم في زيادة معدلات التصويت المبكر وعبر البريد. ثبتت إصابة مارك شورت كبير مساعدي بنس (في الصورة) بفيروس كورونا فقد أدلى بالفعل نحو 59 مليون شخص بأصواتهم، وهو رقم قياسي دفع إليه الوباء إلى حد كبير. وقال خبير الأمراض المعدية الأمريكي، أنتوني فاوتشي، في حديث مع بي بي سي الأحد إن لقاح كوفيد-19 يمكن أن يكون متاحا في الولايات المتحدة قبل نهاية العام إذا ثبت أنه "آمن وفعال"، لكن الجرعات الأولى منه ستتاح للأشخاص بحسب أولوية كل منهم. وأضاف أن الأمر سيستغرق "عدة أشهر حتى عام 2021" قبل أن يتوفر اللقاح على نطاق أوسع.
https://www.bbc.com/amharic/news-42114518
https://www.bbc.com/arabic/middleeast-42111749
ታጣቂዎቹ በአል-አሪሽ አቅራቢያ የሚገኝን መስጊድ ኢላማ አድርገዋል የዓይን እማኞችም በአል-አሪሽ አቅራቢያ በቢር አል-ኣቤድ ከተማ የሚገኘው አል-ራውዳ በአርብ ጸሎት ጊዜ ኢላማ መደረጉን አረጋግጠዋል። አሶሺየትድ ፕሬስ በበኩሉ የአካባቢውን ፖሊስ በመጥቀስ ታጣቂዎቹ በአራት መኪኖች በመምጣት በምዕመናኑ ላይ ተኩስ መክፈታቸውን ገልጿል። ግብጽ ከአውሮፓውያኑ 2013 ጀምሮ የእስላማዊ ሰርጎ ገቦችን ጥቃት ለመመከት እየሰራች ነው። እስካሁን በሲናይ በታጣቂዎች ተደጋጋሚ ጥቃቶች ቢፈጸሙም በደም አፋሳሽነቱ ግን ይህ ከፍተኛ ነው። በጥቃቱ ሌሎች 100 ሰዎችም ተጎድተዋል።
"184 قتيلا" في هجوم دام استهدف مسجدا في شمال سيناء وتعهد الرئيس المصري عبد الفتاح السيسي "برد غاشم" على الهجوم. وأفادت مصادر أمنية بأن الجيش شن عملية بدعم جوي في العديد من المناطق وسط وشمالي سيناء. وأضافت المصادر أن العملية تشكل تمشيط المناطق المحيطة بمكان الهجوم على الطريق الدولي بين مدينتي العريش وبئر العبد. وأدانت الولايات المتحدة وبريطانيا وتركيا والأردن والبحرين الهجوم الذي وقع أثناء صلاة الجمعة. ولم تعلن أي جماعة حتى الآن مسؤوليتها عن الهجوم. حداد عام في مصر السيسي عقد اجتماعا مع اللجنة الأمنية المصغرة عقب وقوع الهجوم أكد السيسي في كلمة بثها التلفزيون الحكومي على أن القوات المسلحة والشرطة المدنية ستقوم "بالثأر للشهداء واستعادة الأمن والاستقرار خلال الفترة القليلة القادمة". وأضاف، بنبرة غضب اتسمت بالتحدي، "سنرد على هذا العمل بقوة غاشمة". وحذر من أن الحادث "يهدف إلى تحطيم معنويات المصريين"، قائلا إن "هذا العمل الإرهابي الآثم يزيدنا صلابة وقوة" في مكافحة "الإرهاب". وأعلنت الرئاسة المصرية الحداد العام في البلاد لثلاثة أيام، ووصفت الهجوم بأنه "عمل غادر خسيس". وأكدت في بيان على أنه "لن يمر دون عقاب رادع وحاسم، وأن يد العدالة ستطول كل من شارك، وساهم، ودعم أو مول أو حرض على ارتكاب هذا الاعتداء الجبان". وقال تقرير أولي للنيابة العامة المصرية إن "المسلحين الذين هاجموا مسجد الروضة بالعريش بشمال سيناء اليوم استخدموا قذائف صاروخية من طراز (أر بي جي) في الهجوم". وأضاف أن المعاينة المبدئية لموقع الهجوم "أظهرت أن المهاجمين استخدموا أيضا بنادق آلية (رشاشات) حيث أطلقوا أعيرة نارية بكثافة شديدة صوب المصلين بداخل المسجد". وقدرت أعداد المصلين بالمسجد بنحو 400 مصل، فيما اعتبر تفسيرا لارتفاع عدد القتلى. حالة طوارئ في المستشفيات وشهدت سيناء العديد من الهجمات التي استهدفت في أغلبها رجال الأمن والجيش خلال الأعوام الأخيرة. وتظهر صور لمكان الحادث العديد من الضحايا مخضبين بالدماء داخل المسجد. وأوضح سكان محليون وصحفيون مقيمون في العريش لبي بي سي أن "المسجد الذي استهدف تقوم عليه جماعة صوفية تسمى بالطريقة الصوفية الجريرية، والتي يكفرها المتشددون، ومعظم مرتادوه من قبيلة السواركة التي تساند الجيش والشرطة بشكل واضح ضد المسلحين." وبحسب مصادر قبلية وسكان في مدينة العريش، فإن المسجد يقع على بعد 20 كيلومترا غرب مدينة العريش بقرية الروضة. وقد هرعت العشرات من سيارات الإسعاف إلى موقع الحادث. لكن أحمد الأنصارى، رئيس هيئة الإسعاف، قال لوسائل إعلام محلية إنه تم استهداف سيارات الإسعاف التي تنقل الضحايا. وأعلنت مديرية الصحة في شمال سيناء حالة الطوارئ إلى الحد الأقصى في جميع المستشفيات الحكومية. وصدرت نداءات للمواطنين بالتوجه للمستشفيات للتبرع بالدم. مراسل بي بي سي حول الهجوم الدامي على مسجد في شمال سيناء إدانات دولية شدد الرئيس الأمريكي دونالد ترامب على أنه "لا يمكن للعالم التهاون مع الإرهاب". وقال عبر حسابه على تويتر: "يجب أن نهزمهم عسكريا"، داعيا إلى مواجهة "الأيديولوجية المتطرفة التي تمثل أساس وجودهم". ووصف وزير الخارجية التركي الهجوم بأنه "إرهابي". وقال مولود جاويش أوغلو عبر حسابه على تويتر: "‏أدين بشدة التفجير الإرهابي الذي وقع في إحدى الجوامع الواقعة في منطقة سيناء" وأضاف أوغلو: "أتوجه بأحر التعازي لذويهم وللشعب المصري الشقيق وأتمنى الشفاء العاجل للجرحى". كما أعربت رئيسة الوزراء البريطانية تيريزا ماي عن تعازيها لأسر القتلى والمصابين. وأدان ملك الأردن عبدالله الثاني، واصفا إياه بأنه "هجوم إرهابي بشع". وأكدت وزارة الخارجية البحرينية أن المنامة تقف إلى جانب مصر "في حربها ضد الإرهاب ومحاربة كافة التنظيمات المتطرفة". وشددت البحرين على أنها تدعم جهود مصر "الحثيثة لاستتباب الأمن والاستقرار". وأدانت سفارة الولايات المتحدة في القاهرة الهجوم الذي وصفته بأنه "جبان". واستنكرت حركة حماس الفلسطينية "التفجير الإجرامي" الذي استهدف المصلين في مسجد الروضة بمنطقة بئر العبد. وقالت الحركة إن "استهداف المساجد والمصلين ودور العبادة تجاوز لكل التشريعات السماوية والقيم الإنسانية". وأعلنت السفارة الفلسطينية في القاهرة إرجاء فتح معبر رفح الذي كان مقررا السبت، نتيجة للظروف الأمنية في سيناء. قال سكان محليون إن أغلب الضحايا كانو من قبلية السواركة المعروفة بدعمها القوي لقوات الجيش والشرطة في سيناء
https://www.bbc.com/amharic/news-51296035
https://www.bbc.com/arabic/science-and-tech-51275986
በመጀመሪያ ላይ ከአንድ ወር በፊት በቻይናዋ የዉሃን ከተማ መገኘቱ የተዘገበው ቫይረስ እስካሁንም ከአንድ መቶ በላይ ሰዎችን በሽታው ገድሏል። እስካሁንም በበሽታው መያዛቸው የተረጋገጠ ከ4500 በላይ ሰዎች ሲኖሩ ባለሙያዎች ይህ ቁጥር እየጨመረ እንደሚሄድ ይገምታሉ። ይህ ወረርሽኝ በቁጥጥር ስር ሊውል ይችላል ወይስ አስቸጋሪና አደገኛ ሆኖ ይቆያል? ቫይረሱ ምንድ ነው? የቻይና ባለስልጣናት እንዳረጋገጡት በአገራቸው የተከሰተው በሽታ መንስኤው ኮሮና በሚባል ቫይረስ ምክንያት ነው። ቀደም ሲል ሰዎችን የሚያጠቁ ከዚህ ቫይረስ ጋር ዝምድና ያላቸውና የሚመሳሰሉ የታወቁ ስድስት አይነት የቫይረሱ ቤተሰቦች አሉ፤ አሁን የተገኘው አዲሱ ሰባተኛ እንደሆነ ተነግሯል። የበሽታው ምልክቶች? በሽታው ሲጀምር በትኩሳት ቀጥሎም ደረቅ ሳል ተከትሎት ይከሰታል፤ከዚያም ከሳምንት በኋላ የትንፋሽ ማጠርን በማስከተል አንዳንድ ህሙማንን የሆስፒታል ውስጥ ህክምና እንዲያስፈልጋቸው ሊያደርግ ይችላል። በአራት ሰዎች ላይ ከሚከሰተው ይህ በሽታ አንዱ እጅግ የከፋ ሊሆን እንደሚችል ባለሙያዎች ይናገራሉ። በቫይረሱ የተጠቃ ሰው ማስነጠስና የአፍንጫ ፈሳሽ ላይታይበት ይችላል። • በኮሮና ቫይረስ ሳይያዙ አይቀሩም ተብለው የተጠረጠሩ 4 ሰዎች በአዲስ አበባ ተገኙ የኮሮና ቫይረስ ቀለል ካለ የጉንፋን ምልክቶች አንስቶ እየከፋ ሲሄድ እስከሞት ሊያደርስ ይችላል። የዓለም የጤና ድርጅት የበሽታው ክስተት ቻይና ውስጥ አሳሳቢ እንደሆነ ቢገልጽም፤ እንደ ኤቦላና የወፍ ጉንፋን የበሽታው ሁኔታ ዓለም አቀፍ የሕዝብ የጤና ስጋት ነው ብሎ ለማወጅ አልወሰነም። ምን ያህል አደገኛ ነው? እስካሁን ከበሽታው ጋር በተያያዘ ከ100 በላይ ሰዎች እንደሞቱ ታውቋል፤ ምንም እንኳን ቁጥሩ አስተማማኝ ባይሆንም በበሽታው ተይዘዋል ተብለው ከተረጋጋጡ ሰዎች ቁጥር አንጻር የሟቾቹ ቁጥር ዝቅተኛ ነው። በሽታው የተያዙ ሰዎችን ለሞት እስኪያደርሳቸው የተወሰነ ጊዜን ስለሚወስድ በቫይረሱ መያዛቸው ከተረጋገጡ ሰዎች መካከል የተወሰኑት እስካሁንም ሊሞቱ ይችላሉ ተብሎ ተሰግቷል። በተጨማሪም ምን ያህል እስካሁን ያልተመዘገቡ በበሽታው የተያዙ ሰዎች እንዳሉ ማወቅ አስቸጋሪ በመሆኑ ቁጥሩ ከዚህም በላይ ሊሆን እንደሚችል ይታመናል። ቫይረሱ ከየት መጣ? በተለያዩ ጊዜያት አዳዲስ ቫይረሶች ይገኛሉ። እነሱም ሳይታወቁ ከአንድ ዝርያ ወደ ሌላ ዝርያ እየተሸጋገሩ ወደሰው ይደርሳሉ። • አንድ የኮሮና ቫይረስ ተጠርጣሪ ኬንያ ውስጥ ተገኘ በአሁኑ ወቅት የተከሰተው አብዛኛው የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ በቻይናዋ ዉሃን በተባለችው ግዛት ውስጥ ከሚገኝ የደቡብ ቻይና ባሕር አካባቢ ካለ የአሳ መሸጫ ገበያ ነው። ቫይረሱ ከየትኞቹ እንስሳት ተነሳ? የትኞቹ እንስሳት የቫይረሱ አስተላላፊዎች እንደሆኑ ከታወቀ ችግሩን ለመቆጣጠር እጅግ ቀላል እንደሆነ ባለሙያዎች ይናገራሉ። ከባሕር ውስጥ የሚገኙ እንስሳት የኮሮና ቫይረስን እንደሚሸከሙ የታወቀ ሲሆን፤ በደቡባዊ ቻይና ውስጥ የሚገኘው የባሕር ምግቦች የጅምላ መሸጫ ገበያ ውስጥ ግን ዶሮዎች፣ ጥንቸሎች፣ እባቦችና ሌሎችም እንስሳት ስለሚገኙ እነሱም የበሽታው ምንጮች ሊሆኑ የሚችሉበት ዕድል ሰፊ እንደሆነ ይነገራል። ለምን ቻይና? በሽታው ለምን ቻይና ውስጥ ተከሰተ ለሚለው ጥያቄ የዘርፉ ተመራማሪ የሆኑት ፕሮፌሰር ዉልሃውስ ምክንያት ሲያስቀምጡ በሕዝብ ብዛትና ተጠጋግቶ በመኖር እንዲሁም ቫይረሱን በውስጣቸው ከሚይዙ እንስሳት ጋር በሚኖር የቅርብ ንክኪ ሳቢያ ነው ይላሉ። አክለውም "በሽታው ቻይና ውስጥ ወይም ቻይና ባለችበት የዓለማችን ክፍል ውስጥ መከሰቱ ማንንም አላስደነቀም" ሲሉ ፕሮፌሰሩ ተናግረዋል። በምን ያህል ፍጥነት ይተላለፋል? መጀመሪያ ላይ የቻይና ባለስልጣናት ቫይረሱ ከሰው ወደ ሰው አይተላለፍም ቢሉም አሁን ግን በዚህ መንገድ የተያዙ ሰዎች ተገኝተዋል። ሳይንቲስቶች እንደደረሱበትም በበሽታው የተያዘ እያንዳንዱ ሰው ቫይረሱን ከአንድ እስከ ሦስት በሚገመቱ ሰዎች ድረስ ሊያስተላልፍ ይችላል። • በአዲሱ ቫይረስ የሟቾች ቁጥር አሻቀበ በተጨማሪም ቫይረሱ በእራሱ ጊዜ ተዳክሞ የሚጠፋ እንዳልሆነም ተነግሯል። የቫይረሱን መስፋፋት ለማስቆም ቻይና ውስጥ የተወሰደው እርምጃ ችግሩ የተከሰተባቸውን ከተሞች መዝጋት ነው። በሽታው መቼ ይተላለፋል? የቻይና ሳይንቲስቶች እንደሚሉት በበሽታው የተያዙ ሰዎች የበሽታው ምልክቶችን ከማሳየታቸው በፊት አንስቶ ቫይረሱን ወደ ሌሎች ማስተላላፍ ይችላሉ። በበሽታው በመያዝና ምልክቶቹ መታየት በሚጀምርበት ጊዜ ያለው የመራቢያ ጊዜ ከአንድ ቀን አስከ ሁለት ሳምንት የሚወስድ ነው። ለንደን በሚገኘው ኢምፔሪያል ኮሌጅ ውስጥ የተላላፊ በሽታዎች ክፍል ውስጥ መምህር የሆኑት ፕሮፌሰር ዌንዲ ባርክሌይ እንደሚሉት በሳምባ ላይ የሚከሰቱ በሽታዎች ምንም ምልክት ሳያሳዩ ከሰው ወደ ሰው የመተላላፍ ባህሪይ አላቸው። ነገር ግን አሁን ባለው ደረጃ የኮሮና ቫይረስ ከዚህ ቀደም እንደተከሰቱት ወረርሽኞች ዓለም አቀፋዊ የበሽታ ስጋት እንዳልሆነ እየተነገረ ነው። በምን ያህል ፍጥነት ይዛመታል? አዳዲስ በበሽታው የተያዙ ሰዎች በቀላሉ ሊለዩ የቻሉት ቻይና ሰዎቹን ለማወቅ የሚያስችላትን አቅሟን ማሻሻል በመቻሏ ነው ይባላል። ነገር ግን የወረርሽኙ የመስፋፋት መጠንን የሚያመለክት መረጃን ለማግኘት እጅግ አስቸጋሪ ሆኗል። ነገር ግን ባለሙያዎች እንዳሉት በበሽታው የሚያዙ ሰዎች ቁጥር እስካሁን ከተነገረው ከፍተኛ ሊሆን ይችላል ብለዋል። ቫይረሱ አደገኛ ሊሆን ይችላል? የቻይና ብሔራዊ የጤና ኮሚሽን እንዳስጠነቀቀው የኮሮና ቫይረስ የመሰራጨት አቅም እየተጠናከረ ነው። ነገር ግን ከቫይረሱ ባህርይ መቀየር ጋር በተያያዘ ያለው ስጋት ግልጽ አይደለም። ስለዚህም ይህንን ለማወቅ ሳይንቲስቶች በቅርበት ክትትል እያደረጉ ያሉት። ኮሮና ቫይረስን ማስቆም ይቻላል? አሁን ባለው ሁኔታ ቫይረሱ በራሱ መንገድ አይቆምም፤ ብቸኛው ሊያስቆመው የሚችለው የቻይና ባለስልጣናት የሚወስዱት እርምጃ ነው። ሰዎች በቫይረሱ እንዳይያዙ የሚያደርግ የመከላከያ ክትባትም የለውም። ብቸኛው አማራጭ በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ከሌሎች ሰዎች ጋር እንዳይገናኙ ማድረግ ነው። ይህ ማለት ደግሞ፡ ቫይረሱ እንዳለባቸው የሚያረጋግጡ ባለሙያዎች ራሱ ከበሽተኞቹ ጋር መነካካት አለመነካካታቸውን የሚያረጋግጥ ሌላ ሰፊ ሥራ ያስፈልጋል። በቻይና ሳይንቲስቶች የቫይረሱ ታካሚዎችን ሊፈውስ ይችላል ብለው ተስፋ ያደረጉበትን መድሃኒት እየተጠቀሙ ነው። ቢሆንም ግን ገና በሂደት ላይ ያለ ከመሆኑ አንጻር ሁለቱ ጸረ ቫይረስ መድሃኒቶች (ሎፒናቫይር እና ሪቶናቫይር) ለብቻቸው ወይም ከሌላ መድሃኒት ጋር ተቀምመው ፈውስ ያመጣሉ ብሎ ለመናገር አሁን ጊዜው አይደለም። እነዚህ መድሃኒቶች የሳርስና ሜርስ ወረርሽኝ ተከስቶ በነበረበት ወቅትም ጥቅም ላይ ውለው ነበር። የቻይና ባለስልጣናት የሰጡት ምላሽ? ቻይና በሌላው ዓለም ያልታየ አንድ አዲስ ነገር አድርጋለች፤ ቫይረሱ የተገኘባትን የዉሃን ግዛትን በጊዜያዊነት ሙሉ በሙሉ ዘግታለች። 36 ሚሊዮን ህዝብን የእገዳው አካል በሆኑባቸው ሌሎች ከተሞች ላይ የጉዞ ማዕቀብ ጥላለች። በብዛት መሰባሰብና የቱሪዝም መዳረሻዎች ለጊዜው ክልከላ ተጥሎባቸዋል። የተወሰነው የታላቁ የቻይና ግንብ ክፍልም እንዳይጎበኝ ተዘግቷል። የቫይረሱ ምንጭ ሊሆን ይችላል ተብሎ የሚገመተው የእንስሳት ግብይትም እንዳይካሄድ እገዳ ተጥሎበታል። ቫይረሱ ማዕከል ያደረጋት የዉሃን ግዛት ሁለት ሆስፒታሎችን እየገነባች ሲሆን በድምሩ 2 ሺህ 3 መቶ ሰዎችን የሚያስተናግዱ አልጋዎች ይኖሯቸዋል። በቻይና በተከሰተው ኮሮና ቫይረስ ምክንያት የተዘጉ ከተሞች ጭር ብለዋል ዓለም ለቫይረሱ የሰጠው ምላሽ? በርካታ የእስያ አገራት ከቻይና ዉሃን ግዛት የሚመጡ ሰዎችን ምርመራ ማድረጋቸውን ቀጥለዋል። የዓለም የጤና ድርጅትም ከዚህም የከፋ የቫይረሱ ስርጭት ሊኖር እንደሚችል አስጠንቅቋል። ሲንጋፖርና ሆንግ ኮንግ ከዉሃን ግዛት የሚመጡ የአውሮፕላን ተጓዦች ላይ ጥብቅ ምርመራ እያደረጉ ነው፤ የእንግሊዝና የአሜሪካ ባለስልጣናትም በጉዳዩ ላይ ተመሳሳይ እርምጃ እንዲወሰድ አሳስበዋል። • የአፍ ጭምብል ማጥለቅ ከቫይረስ ይታደገን ይሆን? ይሁንና እንደዚህ ዓይነት ምርመራዎች ውጤታማ ናቸው ወይ? የሚለው ሌላ ጥያቄ የሚያስነሳ ጉዳይ ነው። ምክንያቱም በቫይረሱ የተያዘ ሰው ምንም ምልክት ሳይታይበት ለሁለት ሳምንታት ሊቆይ ስለሚችል፤ የመጀመሪያውን ምርመራ ካለፈ ከቀናት በኋላ በመዳረሻ አገሩ ውስጥ ህመሙ ሊጀምረው ይችላል። የሙያተኞቹ ጭንቀት? "አሁን ላይ በርካታ መረጃ እስካለን ድረስ እንዴት እንደተጨነቅን ለማወቅ በጣም አስቸጋሪ ነው።" "ምንጩ ከየት እንደሆነ እስኪረጋገጥ ድረስ ነገሮች ከባድ እንደሆኑ ይቀጥላሉ" ብለዋል በቫይረሱ ላይ እየተመራመሩ ያሉት ዶ/ር ጎልዲንግ። ሌላኛው በዘርፉ ተመራማሪ ፕሮፌሰር ባል በበኩላቸው ደግሞ "ማንኛውም የሰው ልጅን የሚያጠቃ አዲስ ቫይረስ በመጣ ቁጥር ሊያስጨንቀን ይገባል፤ ምክንያቱም የመጀመሪያ የመከላከያ ደረጃውን አልፏልና" ይላሉ። "አንዴ ቫይረሱ በሰው ህዋስ ውስጥ ከገባ በኋላ ለራሱ ምቹ ሁኔታ በመፍጠር በፍጥነት የሚራባበትን መንገድ ያመቻችና በጣም አደገኛ ይሆናል። "ቫይረሱ እንዲስፋፋ ዕድል ሊሰጠው አይገባም" ይላሉ። ክትባት ወይም መድሃኒት አለው? እስካሁን ባለው የለውም። ምንም እንኳ እነዚህን ጥያቄዎች ለመመለስ ሥራዎች በሂደት ላይ ያሉ ቢሆንም፤ ምርምሮች እንደሚያሳዩት ሜርስ በተባለው የኮርኖ ቫይረስ ላይ የተቀመመው ክትባት ሥራውን ሊያቀለው ይችላል ተብሎ ተስፋ ተጥሎበታል። ሆስፒታሎችም የጸረ ቫይረስ መድሃኒቶቹ የጎንዮሽ ጉዳት እንዳላቸውና እንደሌላቸው የማረጋገጥ ሥራ እየሰሩ ነው። ሎፒናቫይር እና ሪቶናቫይር ከተባሉ ሁለት መድሃኒቶች የተቀመመው መድሃኒት የሳርስ ወረርሽኝን በመከላከል ረገድ ውጤታማ ነበር። በቻይናም ሙከራ ተደርጎበታል።
لا تزال تقديرات الباحثين تشير إلى أن أعداد المصابين قد تتجاوز الأرقام المعلنة إلى حدٍ كبيرٍ وتشير أحدث التقارير إلى أن أكثر من 80 شخصا قضوا بسبب هذا المرض الذي بدأ ظهوره في مدينة ووهان الصينية في ديسمبر/ كانون الأول الماضي. وتأكدت إصابة حوالي 3000 شخص بالفيروس وسط توقعات باستمرار زيادة عدد المصابين في الفترة المقبلة. وغالبا ما يثير ظهور فيروس جديد في المشهد، يسبب التهابا رئويا، قلقا بالغا ويجعل مسؤولي الصحة حول العالم في حالة استنفار. فهل يمكن احتواء انتشار هذا الفيروس المكتشف حديثا، أم أنه يشكل خطرا بالغا أكثر مما يتصوره البعض؟ مواضيع قد تهمك نهاية ما هو فيروس كورونا؟ رجحت السلطات في الصين إن هذا الفيروس ينتمي إلى عائلة فيروسات كورونا، وهي عائلة من الفيروسات تتكون من ستة أنماط تنتقل عدواها بين البشر حتى الآن، وبانضمام الفيروس الجديد يصبح عددها سبعة. وقتلت متلازمة الالتهاب التنفسي الحاد (سارس)، الذي يسببه أحد فيروسات كورونا، 774 شخصا من إجمالي عدد مصابين بلغ 8098 شخصا أثناء انتشاره في آسيا الذي بدأ من الصين عام 2002. وقالت جوزي غولدنغ، من مؤسسة ويلكم تراست: "لا يزال سارس عالقا في أذهاننا بقوة حتى وقتنا هذا، وأعتقد أن هذا هو مصدر الخوف المتزايد، لكننا الآن مستعدون أكثر لمكافحة هذه النوعيات من الأمراض." إلى أي مدى تصل خطورة الفيروس؟ تبدأ أعراض هذا الفيروس بحمى، ثم سعال جاف، وبعدها يبدأ المريض في المعاناة من صعوبة في التنفس قد يحتاج المصاب على إثرها إلى رعاية طبية داخل المستشفى. وتشير الإحصائيات الحالية إلى أن واحدا من كل أربعة تكون إصابته خطيرة. ومن النادر أن تتضمن الأعراض الأولية للمرض رشح الأنف والعطس. ويرجع اكتشاف أول حالة مصابة بالفيروس المكتشف حديثا إلى الأول من ديسمبر/ كانون الأول الماضي. وتظهر على المصابين بأحد فيروسات كورونا مجموعة متنوعة من الأعراض التي تتراوح بين أعراض نزلة البرد الخفيفة وحتى الوفاة. وقال مارك وولهاوس، الأستاذ بجامعة أدنبره: "عندما نكتشف فردا جديدا في عائلة فيروسات كورونا، نحتاج إلى تحديد مدى خطورة الأعراض . إنها تشبه أعراض نزلات البرد العادية، وهو ما يثير القلق رغم أنها لا ترقى لخطورة أعراض سارس." وقالت منظمة الصحة العالمية إن وضع الفيروس في الصين يستدعي إعلان حالة طواريء صحية، لكن المنظمة الدولية قررت ألا تعلن حالة الطوارئ الصحية العالمية كما فعلت أثناء انتشار إنفلونزا الخنازير وفيروس إيبولا. اتخذت عدة دول حول العالم إجراءات احترازية في المطارات تتبع مع المسافرين من مدينة ووهان هل هو فيروس قاتل؟ توفي أكثر من 80 مصابا بالفيروس حتى الآن، لكن بينما يبدو عدد الوفيات محدودا مقارنة بعدد الإصابات، لا يمكننا الاعتماد على هذه الأرقام. ويستغرق الفيروس بعض الوقت حتى يسبب الوفاة، وهو ما يجعل الباب مفتوحا أمام احتمالات وفاة الكثير من المصابين. كما لا يتضح في الوقت الراهن عدد الحالات التي لم يُبلغ عنها بعد. من أين أتى الفيروس؟ تكتشف الفيروسات الجديدة طوال الوقت. وغالبا ما تقفز العدوى من فصلية ما، دون أن يشعر بها أحد، إلى الإنسان. وقال جوناثان بول، أستاذ الفيروسات بجامعة نوتنغهام: "إذا نظرنا على انتشار الفيروسات في الماضي، وإذا كان هذا عضو جديد في عائلة فيروسات كورونا، فيُرجح أن يكون قد انتقل من حيوان حامل للفيروس. وبدأ ظهور السارس في الوطاويط وقطط الزباد ثم انتقل إلى البشر. كما قتل فيروس (ميرس)، متلازمة الشرق الأوسط التنفسية، 858 شخصا من إجمالي مصابين بلغ 2494 منذ ظهوره في 2012 وذلك بعد أن بدأ في الانتقال من الإبل العربية إلى البشر. أي حيوان نقل الفيروس إلى البشر؟ بمجرد التعرف على الحيوان حامل الفيروس (الذي يخرج منه الفيروس) يكون التعامل مع المشكلة أسهل بكثير. وربطت تقارير عدة بين فيروس كورونا المكتشف حديثا وسوق للمأكولات البحرية جنوبي الصين في مدينة ووهان. وبينما يمكن لبعض الثدييات البحرية حمل فيروسات كورونا، مثل حيتان البيلوغا، يوجد في هذا السوق حيوانات برية أخرى مثل الدجاج، الوطاويط، والأرانب، والأفاعي، والتي يُرجح أن تكون مصدر نقل الفيروس إلى البشر. وقال باحثون إن الفيروس الجديد قريب الشبه إلى حدٍ بعيد بفيروس يحمله وطواط حدوة الفرس الصيني. وليس معنى ذلك أن هذا النوع من الوطاويط هو مصدر انتشار الفيروس، لكم ربما نقل الفيروس إلى حيوان آخر من الحيوانات التي تُباع في السوق ثم انتقلت إلى البشر. لماذا الصين؟ يقول وولهاوس إن السبب وراء ظهور هذا الفيروس في الصين هو العدد الهائل من السكان وشيوع التعامل مع الحيوانات الناقلة للفيروسات. وأضاف: "لا عجب من أن يكون الانتشار المقبل من الصين أو من هذا الجزء من العالم." تصل فترة حضانة الفيروس إلى 14 يوما وهي الفترة بين الإصابة وظهور الأعراض هل من السهل انتقال هذا الفيروس بين البشر؟ فور اكتشاف الفيروس، قالت السلطات الصينية إنه لا ينتقل بين البشر، لكن هذا العدد الكبير من الإصابات تم اكتشافه فيما بعد. وكشفت الأبحاث التي أُجريت في هذا الشأن أن كل مصاب بالعدوى قد ينقلها إلى ما يتراوح بين 1.4 و2.5 شخصا. ويسمى هذا الرقم "حساب التكاثر الأساسي للفيروس"، وبتجاوز رقم "1" على هذا المؤشر يمكن وصف الفيروس بأنه يتمتع "بالاكتفاء الذاتي". ولعلنا تأكدنا أنه ليس من هذا النوع من الفيروسات الذي قد يحترق من تلقاء نفسه ويختفي. فالإجراءات التي اتخذتها الصين - مثل غلق بعض المدن - هي وحدها التي يمكن أن تحد من انتشار هذا الفيروس الفتاك. وبينما تشير هذه الأرقام إلى تقديرات أولية، نرى أنها تضع فيروس كورونا المكتشف حديثا في نفس فئة الفيروسات الفتاكة مثل السارس. متى تنتقل العدوى من المصاب؟ قال علماء صينيون إن المصابين الذين تأكدت إصابتهم يمكنهم نقل العدوى حتى قبل أن تظهر عليهم الأعراض. ويقدر الوقت بين الإصابة الفعلية وظهور الأعراض، المعروف بفترة حضانة الفيروس، بما يتراوح بين يوم و14 يوما. أما بالنسبة للسارس والإيبولا، فهما من الفيروسات التي لا تنتقل العدوى بها إلا بعد ظهور الأعراض. ويمكن التصدي لانتشار العدوى ببساطة، إذ يتضمن ذلك إجراءات بسيطة تتمثل في اكتشاف الإصابة ثم عزل المصابين ومتابعة من كانوا يتصلون بهم ويتعاملون معهم. وتُعد الإنفلونزا من الأمثلة الشائعة للفيروسات التي تنتقل عدواها حتى قبل أن يدرك المصاب بها أنه مريض. وقالت ويندي باركلي، من قسم الأمراض المعدية بكلية لندن الملكية، إنه من السهل أن يحدث انتشار لعدوى أمراض الصدر قبل ظهور الأعراض على المريض. وأضافت: "يمكن للفيروس الانتقال عبر الهواء أثناء التنفس العادي والحديث إلى الشخص الذي تنتقل إليه العدوى." وتابعت: "لا عجب في أن ينتقل فيروس كورونا بنفس الطريقة." رغم ذلك، لا يمكننا القول بأننا وصلنا إلى المرحلة التي نرجح فيها تحول الفيروس الجديد إلى وباء عالمي مثل إنفلونزا الخنازير. لكن مشكلة "ناشري العدوى دون أن تظهر عليهم أعراض الإصابة" سوف تجعل مهمة السلطات الصينية المعنية بمكافحة الفيروس أصعب بكثير. والذي لا نعرفه على الإطلاق في الوقت الحالي هو عدد الحالات المصابة بالفيروس التي لا تزال في فترة حضانته دون ظهور أعراضه عليهم. ما هي سرعة انتشار الفيروس؟ يبدو من الوهلة الأولى أن سرعة انتشار الفيروس فائقة عند النظر إلى القفزة في أعداد المصابين من 40 مصابا إلى 2000 مصابا في أسبوع واحد، لكن الحساب بهذه الطريقة قد يكون مضللا. فقد ظهر هذا العدد الكبير من الحالات بسبب تحسين السلطات الصينية قدرتها على اكتشاف الحالات المصابة. ولا تتوافر معلومات كافية عن "معدل نمو" انتشار الفيروس. لكن خبراء يرون أن عدد المصابين الفعليين قد يتجاوز إلى حدٍ بعيدٍ الحالات التي تم الإبلاغ عنها. وقال مركز البحوث الطبية للتحليل الدولي للأمراض المعدية في كلية لندن الملكية: "يبدو أن انتشار الفيروس المكتشف حديثا في ووهان قد تسبب في الإصابة بأمراض صدر بسيطة أو خطيرة إلى حدٍ يتجاوز عدد الحالات التي تم الإبلاغ عنها حتى الآن"، وذلك في إطار تحليل نشره المركز البريطاني الأسبوع الماضي. وقدر باحثون في جامعة لانكستر عدد المصابين بفيروس كورونا الجديد نهاية الأسبوع الماضي بحوالي 11 ألف حالة هذا العام، وهو الرقم الذي حال ثبوت دقته، سوف يتجاوز عدد المصابين بهذا المرض عدد الذين أصيبوا بسارس في 2002 و2003. يتخذ أغلب الصينيين إجراءات للوقاية من الانتشار المحتمل لفيروس كورونا الجديد هل من الممكن أن يتحور هذا الفيروس؟ أعلنت أغلب دول آسيا حالة الاستنفار في مطاراتها وفرضت إجراءات فحص طبي للمسافرين إليها من مدينة ووهان الصينية. كما حذرت منظمة الصحة العالمية المستشفيات من إمكانية انتشار الفيروس على نطاق أوسع حول العالم. وأخضعت سنغافورة وهونغ كونغ المسافرين إليهما جوا من مدينة ووهان لفحص طبي علاوة على إجراءات مماثلة فرضتها الولايات المتحدة وبريطانيا. وبالرجوع إلى أن فترة حضانة الفيروس، الفترة بين الإصابة وظهور الأعراض، قد تمتد لأسبوعين، فمن الممكن لأحد المصابين أن يطوف بين نصف دول العالم وأن يمر من اختبارات الفحص الطبي دون أن يكتشف أحد إصابته قبل أن يشعر هو بها. إلى أي مدى يشعر الخبراء بالقلق؟ قالت جوزي غولدنغ: "في الوقت الراهن، وحتى نحصل على مزيد من المعلومات، من الصعب أن نحدد إلى أي مدى نشعر بالقلق حيال انتشار الفيروس." وأضافت: "حتى نتأكد من معلوماتنا عن مصدر العدوى، سوف يستمر القلق في محاصرتنا." أما بول فقال: "لابد أن نقلق إزاء أي فيروس يصيب الإنسان للمرة الأولى لأنه اجتاز العقبة الرئيسية الأولى." وأضاف: "بمجرد دخول الفيروس إلى الخلية وتكراره ذلك، يمكنه أن ينتج نسخا متحورة منه قد تساعده على الانتشار بكفاءة أكثر ويصبح أكثر خطورة." وأشار إلى أنه لا ينبغي أن تتاح الفرصة أمام الفيروس لفعل ذلك. هل هناك أمصال أو علاج للفيروس؟ لا يوجد أمصال مضادة للفيروس المكتشف حديثا ولا أدوية للعلاج منه، لكن العمل على تطوير أمصال وأدوية لفيروس كورونا الجديد يجري في الوقت الراهن على قدم وساق. وتنعقد الآمال على الأبحاث التي أُجريت لتطوير مصل مضاد لفيروس ميرس، وهو أيضا من عائلة فيروسات كورونا، في أن تكون المهمة أسهل. كما تجرب المستشفيات مضادات الفيروسات المتوافرة بالفعل لمعرفة ما إذا كان أي منها يمكنه علاج هذا الفيروس.
https://www.bbc.com/amharic/news-49990487
https://www.bbc.com/arabic/scienceandtech/2015/02/150211_monitor_children_app_gch
ግን ይህ ታሪኩን የምናጋራችሁ አባት ከአቅሜ በላይ ሆኖ የቁም ቅዠት ሆኖብኛል ይላል። ስቲቭ ይባላል፤ የሚወደው ልጁ ከተራ ጌም ተጫዋችነት አልፎ አሳሳቢ የሚባል ደረጃ ላይ የደረሰ ሱሰኛ ሆኗል። ከዚህም ባለፈ መቆጣጠር የማይችለው የቁማር ሱስ ውስጥ ተዘፍቋል። "ልጄ በጌሞች እንዲህ ይሆናል ወይም መጨረሻው የቁማር ሱስ ይሆናል ብዬ በፍጹም ገምቼ አላውቅም።'' • የስፖርት ውርርድ አዲሱ የወጣቶች ሱስ ይሆን? የስቲቭ ልጅ በሃያዎቹ መጀመሪያው ውስጥ የሚገኝ ወጣት ነው። በልጃቸው ምክንያት ስቲቭና ባለቤቱ ለሦስት ዓመታት ተሰቃይተዋል። ''እኛ ያየነውን መከራ ማንም ቤተሰብ ማየት የለበትም። ልጃችን የቁማር ሱሰኛ መሆኑን ስናውቅ ምን ማድረግ እንዳለብን ግራ ገብቶን ነበር።'' የስቲቭ ልጅ ለትምህርቱ የሚሰጠውን ሳምንታዊ ወጪውን በደቂቃዎች ውስጥ የሚያጠፋ ሲሆን ከአቅሙ በላይ ሲሆንበትም ቤተሰቦቹን አማክሯቸው ነበር። እነሱም በዚሁ የሚገላገሉ መስሏቸው ማንኛውም ቤተሰብ እንደሚያደርገው ሙሉ እዳውን ከፈሉለት። ነገር ግን ብዙ ነገሮች ተከትለው መጥተዋል። ከአንድ ከዓመት በኋላ ስቲቭ ልጃቸው ከእራሱ አልፎ የሰዎችን ገንዘብ እያስያዘ መቆመር መቀጠሉን ሲሰማ በጣም ነበር ያዘነው። የሚያስይዘው ገንዘብ ደግሞ እጅጉን የተጋነነና ትልቅ እዳ ውስጥ የዘፈቀው ነበር። ''በበይነ መረብ ካርታ ነበር የሚጫወተው። እጅግ አስፈሪ ሁኔታ ነበር።'' • እንወራረድ፡- የጦፈው የውርርድ ንግድ በአዲስ አበባ ስቲቭና ባለቤቱ ልጃቸው ከፍተኛ ችግር ውስጥ እንዳለ የተረዱት በዚህ ወቅት ነው። ምን ማድረግ እንዳለባቸውም ሆነ ማንን ማማከር እንዳለባቸው ምንም ዓይነት እውቀቱ አልነበራቸውም። ''የቁማርተኛው ቤተሰቦች መባልን በመፍራትና ልጃችን ገንዘብ የተበደራቸውን ጎረቤቶች ዓይን ላለማየት እራሳችንን ከማህበራዊ እንቅስቃሴዎች እስከ ማገድ ሁሉ ደርሰን ነበር።'' ''ተስፋ ቆርጠን ፊታችንን ወዴት ማዞር እንደምንችል ግራ ገብቶን ነበር። ለራሳችን ጥያቄዎች መልስ ለማግኘት ለብዙ ወራት ምርምሮችን ስንሰራም ነበር'' ይላል ስቲቭ። በሠሩት ጥናት መሠረትም የልጃቸው ሱስ የጀመረው ገና የ12 ወይም የ13 ዓመት ታዳጊ እያለ እንደሆነ ደርሰውበታል። መጀመሪያ አካባቢ የሚያዘወትራቸው ጨዋታዎችም እግር ኳስና የመኪና ውድድር የመሳሰሉትን ነበር። በወቅቱ መኝታ ቤቱ ውስጥ ሆኖ ለሰዓታት ጌሞቹን የሚጫወት ሲሆን ጓደኞቹም ተመሳሳይ ነገር ያደርጉ ስለነበር፤ ብዙም አሳስቦን አያውቅም ይላል ስቲቭ ወደ ኋላ መለስ ብሎ ሲያስታውስ። "ጨዋታዎቹ ምን ዓይነት እንደሆኑና ምን ዓይነት ቴክኖሎጂ እንደሚጠቀሙ ምንም የማውቀው ነገር አልበረም" የሚለው ስቲቭ ከመጀመሪያው ጀምሮ ተከታትዬው ቢሆን ኖሮ ይሄ ሁሉ ላይፈጠር ይችል ነበር ብሎ ያስባል። ''ለረጅም ሰዓታት እግር ኳስ በመጫወት የተጀመረው ሱስ ቀስ በቀስ ወደ ቁማር ሱስ ተቀይሯል።'' በቅርቡ የተሠራ አንድ ጥናት እንደሚጠቁመው 55 ሺህ የሚሆኑ እድሜያቸው ከ11 እስከ 16 የሚደርሱ የእንግሊዝ ታዳጊዎች አሳሳቢ የሚባል የቁማር ሱሰኞች ሲሆኑ ቤተሰቦቻቸው ስለሱሳቸው ብዙም አያውቁም። • በዩቲዩብ 22 ሚሊዮን ዶላር የሚያገኘው የሰባት ዓመቱ ህፃን ከሦስት ዓመታት ትግል በኋላ ስቲቭ የአስተማሪነት ሥራውን ትቶ ልጆች የቁማር ሱስ ውስጥ እንዳይገቡ የሚያስተምርና ቤተሰቦችን የሚደግፍ የበጎ አድራጎት ድርጅት አቋቁሟል። ''ነገር ግን በጣም የተወሳሰበ ነገር ነው። ቤተሰቦች ልጆቻቸው ለረጅም ሰዓታት ኢንተርኔት ላይ ጊዜያቸውን ሲያሳልፉ ምን እየሠሩ ነው ብለው ሊጠይቁ ይገባል'' ይላል። ልጆች ምን ዓይነት ጌሞችን እንደሚጫወቱ መጠየቅ፤ ቢቻል ደግሞ አብሮ ለመጫወት መሞከር ነገሮችን ለመቆጣጠርና በአጭሩ ለመቅጨት ትልቅ አስተዋጽኦ እንደሚኖራቸው ስቲቭ ይመክራል። ምንም እንኳን በኢንተርኔት የሚደረጉ ጨዋታዎችን በትምህርት ቤቶች አካባቢ ወይም ከ25 ዓመት በታች ለሆኑ ዜጎች እንዳይተዋወቁ በእንግሊዝ ሕግ የተከለከለ ቢሆንም ብዙም ውጤታማ የሆነ አይመስልም። ታዳጊዎቹ በትምህርት ቤታቸው አልያም በሚያዘወትሯቸው አካባቢዎቹ ጌሞቹ ባይተዋወቁም በተለያዩ አጋጣሚዎች ማስታወቂያዎቹን በኢንተርኔትም ሆነ በሌሎች የመገናኛ ዘዴዎች ያገኟቸዋል። ከዚህ ባለፈም ድርጅቶቹ ማስታወቂያዎቻቸውን በታዋቂ ሰዎችና በትልልቅ ስፖርተኞች ስለሚያሠሩ ታዳጊዎቹ ላይ ተጽእኖ የማሳደር አቅማቸው ከፍተኛ ነው። ስቲቭ እንደሚለው እሱና ቤተሰቡ አሁን በጥሩ ሁኔታ ውስጥ ነው የሚገኙት። በተፈጠረው ነገር ከማዘንና ከመሸማቀቅ ይልቅ በጊዜ ወደ መፍትሄ ማፈላለግ መሄዳችን ጠቅሞናል ይላል።
يخشى الآباء من تعرض أطفالهم لخطر وتعتبر مهمة الحفاظ على سلامة الأطفال أثناء استخدام الإنترنت مهمة شاقة، لاسيما حينما يكون هؤلاء الأطفال بعيدين عن أعين الآباء، كما تزداد صعوبة المهمة عندما يرغب الآباء في معرفة ما يفعله الأطفال. ويشعر الآباء بإطمئنان حينما يحصلون على رسائل تنبيه بشأن أماكن وجود أطفالهم. لذا تعتزم شركة "بيورسايت" لتكنولوجيا المعلومات في بريطانيا إطلاق تطبيق جديد للهواتف المحمولة يتيح للآباء إمكانية الاتصال عن بعد بهواتف أطفالهم المحمولة وكذا حاسباتهم اللوحية. والتطبيق عبارة عن نظام تنبيه داخلي على الهواتف المحمولة، يتيح للآباء التعرف على تحركات أطفالهم وتحديد المواقع التي كانوا يتصفحونها، فضلا عن قراءة رسائل تلقاها أو أرسلها الأطفال عبر شبكات التواصل الاجتماعي. مواضيع قد تهمك نهاية برامج التتبع تتيح للآباء امكانية مراقبة تصرفات أطفالهم كما يمكن للآباء حجب مواقع إلكترونية معينة عند الضرورة. ويقول كريس فورغان ممثل الشركة في بريطانيا إن التطبيق يمكن أن ينبه الآباء إلى أي سوء يتعرض له الأطفال. جيد أم سئ؟ وتحدثت بي بي سي إلى تلاميذ مدرسة سيدني راسيل في داغينهام وآباء لمعرفة ردود فعلهم تجاه هذا التطبيق. يقول غايل من شرق لندن لبي بي سي إنه من المفيد التواصل ومراقبة ابنته كاتي، ليس يوميا بل كل يومين. بيد أن كاتي لا تعجبها الأداة الجديدة للآباء على الرغم من تأكيدها على أنه لا يوجد ما تخفيه. ويشعر أحد زملاء كاتي بأن التطبيق سيقتحم خصوصيته، وقال إنه يفضل الاحتفاظ بخصوصيته، مضيفا:"إذا كان هناك أي شئ أحتاج إلى أن أخبرهم به، سأفعل ذلك بدون تجسسهم علي." تحدد برامج التتبع مكان وجود الأطفال لحظيا وقالت فتاة أخرى إنها لا تكترث لمراقبة والديها لأنهما يفتشان هاتفها في جميع الأحوال. وأضافت :"هناك أناس يتصفحون أشياء لا يرغب الأبناء في أن يعرفها الآباء." ويهدف هذا النوع من التطبيق إلى الحفاظ على سلامة الأطفال من أي خطر محتمل، ومتابعة آباء مرضى أو حتى المساعدة في العثور على هاتف مفقود أو مسروق. وتوضح الأمثلة السابقة أن العديد من الأطفال يثيرون قضية اقتحام خصوصيتهم. وبغض النظر عن الجيل الرقمي الجديد، ستصبح تطبيقات التتبع واقعا في الحياة.
https://www.bbc.com/amharic/news-46589723
https://www.bbc.com/arabic/worldnews/2013/04/130421_rape_girl_india
ጥቃቱን ፈፅሟል የተባለውና በቁጥጥር ስር የዋለው የ40 ዓመቱ ተጠርጣሪ የፀጥታ አስከባሪ ሲሆን ህፃናት በሚኖሩበት ህንፃ ተቀጥሮ ይሰራ ነበር። •የተነጠቀ ልጅነት • ሀና እና ጓደኞቿ የሰሩት የእናቶች ምጥ መቆጣጠሪያ •የ7 ዓመቷ ህጻን ግድያ፡ ''ከልክ ያለፈ ቅጣት የልጄን ህይወት አሳጣኝ'' በወቅቱ ፖሊስ ራሷን ስታ ያገኛት ሲሆን በአፋጣኝ ወደ ሆስፒታል ተወስዳ አስፈላጊው ህክምና እየተደረገላት ይገኛል። በአገር አቀፍ ደረጃ ቁጣን በቀሰቀሰውና ከዚህ ቀደም በአውቶብስ ውስጥ በቡድን የተደፈረችዋን ተማሪ ስድስተኛ ዓመት ዝክር ወቅት ድርጊቱ እንደተፈፀመ በደልሂ የሴቶች ኮሚሽነር ስዋቲ ማሊዋል ገልፀዋል። እስካሁን ድረስ ህፃኗ ከጉዳቷ ልታገግም መቻል አለመቻሏን በተመለከተ ግልፅ የሆነ መረጃ ባይኖርም ጭካኔ የተሞላበት ድርጊት ነው ሲሉ የአገሪቱ መገናኛ ብዙሃን ዘግበዋል። ተጠርጣሪው ጥቃቱን ሲፈፅም በቀን ስራ የሚተዳደሩት የህፃኗ ቤተሰቦች ለስራ ወጥተው ነበር፤ ከዚያም ህፃኗን ከረሜላ በመስጠት ከቤት ይዟት እንደወጣ ታውቋል። ተጠርጣሪው ጥፋተኛ ሆኖ ከተረጋገጠ እስከሞት የሚደርስ ቅጣት ሊያስቀጣው እንደሚችል ፖሊስ አስታውቋል። በህንድ በዚህ ዓመት ብቻ በህፃናት ላይ በተከታታይ የደረሱ ጥቃቶችን ተከትሎ አዲስ ቁጣ ቀስቅሷል፤ ባለፈው ሚያዚያ ወር አንዲት የስምንት ዓመት ህፃን በቡድን የመድፈር ጥቃት ተፈፅሞባታል፤ ባለፈው ሰኔ ወርም እንዲሁ የ7 ዓመት ህፃን ልጂ መደፈሯን ተከትሎ በማዕከላዊ ህንድ ግዛት ማዲህያ ፓራደሽ ተቃውሞ ተነስቶ እንደነበር ይታወሳል። በህንድ የሚፈፀም ጥቃት የህንድ መንግስትና የተባበሩት መንግስታት የህፃናት መርጃ ድርጅት (UNICEF) መረጃ መሰረት
تعاني الطفلة الهندية المغتصبة ذات الخمس سنوات من اصابات خطيرة وكانت الطفلة اختطفت الاثنين واعتدي عليها في غرفة موصدة لمدة 48 ساعة بحسب مصادر في الشرطة. وأضافت المصادر أن "الطفلة نقلت الى المستشفى وهي في حالة حرجة بعدما تمكن أحد المارين في الشارع من سماع صوتها واستغاثتها"، مشيرة "الطفلة مصابة بجروح خطيرة على الشفتين والخدود والقفص الصدري". وقال رجان بهجات الناطق باسم شرطة دلهي لوكالة فرانس برس "احتشد العديد من المحتجين خارج المستشفى التي تعالج فيه الطفلة المغتصبة". وأضاف بهجات "هذه الجريمة لها علاقة بقضية اغتصاب فتاة في التاسعة عشر من عمرها والتي وجدت شبه عارية على الطريق الخميس". مواضيع قد تهمك نهاية احتجاجات ونظم محتجون مسيرات خارج مقرات الشرطة والمستشفى وخارج مقر إقامة سونيا غاندي، رئيسة الإئتلاف التقدمي الموحد الحاكم في الهند. وقال متظاهرون إن الهجوم على الطفلة ذات 5 أعوام يظهر فشل الدولة الذريع في حماية النساء والأطفال على الرغم من مزاعم الحكومة باتخاذ تدابير متعددة بعد حادث الاغتصاب الجماعي في كانون الأول/ديسمبر الماضي. وطالب المتظاهرون بعقوبة قاسية للمتهم واتخاذ إجراء ضد أفراد شرطة دلهي لعدم اكتراثهم في التعامل مع القضية. وسجل ما مجموعه 393 قضية اغتصاب في العاصمة الهندية منذ مطلع العام الجاري.
https://www.bbc.com/amharic/57304103
https://www.bbc.com/arabic/world-57300297
ፕሬዝደንት ማክሮን በምዕራብ አፍሪካዊቷ አገር በዘጠኝ ወራት ውስጥ ለሁለተኛ ጊዜ መፈንቅለ መንግሥት መካሄዱ አይዘነጋም። ፕሬዝዳንት ማክሮን ማሊ ከፍተኛ ወደሆነ ኢስላማዊ ተጽህኖ እየተጠጋች ነው ብለዋል። ፈረንሳይ በምዕራብ አፍሪካ ሳህል አካባቢ 5ሺ 100 ወታደሮችን ያሰፈረች ሲሆን ለበርካታ ዓመታት ኢስላማዊ ታጣቂዎችን ስትዋጋ ቆይታለች። የፈረንሳይ ወታደሮች ከአውሮፓውያኑ 2013 ጀምሮ ለማሊ፣ ሞሪታንያ፣ ኒጀር፣ ቡርኪና ፋሶ እና ቻድ ድጋፍ ሲያደርጉ ቆይተዋል። ፕሬዝዳንቱ 'ሌ ዦርናል ደ ዲማንሽ' ከተባለው ጋዜጣ ጋር ባደረጉት ቆይታ ዴሞክራሲያዊ ባልሆነ ሁኔታ የመንግሥት ለውጥ የሚያደርጉ አገራትን መደገፍ እንደማይፈልጉና ወታደሮቿንም በአፍሪካ ለዘላለም የማቆየት ሀሳብ እንደሌላቸው ለአካባቢው አገራት መሪዎች መግለጻቸውን ተናግረዋል። ላለፉት አስርት ዓመታት ፈረንሳይ በቀድሞ የቅኝ ግዛቷ ስር ለነበሩ አገራት መሪዎች ወታደራዊ ድጋፍ ስታደርግ የቆየች ሲሆን አብዛኛውን ጊዜም ወታደሮችን በመላክና አማጺያን ላይ የአየር ድብደባ በማድረግ ትሳተፋለች። ፕሬዝዳንት ኢማኑኤል ማክሮን ችግር በማያጣው የሳህል አካባቢ የሚገኙ ወታደሮችን ቁጥር ስለመቀነስ አልያም ከነጭራሹ ስለማስወጣት ማውራት ከጀመሩ ሰንበትበት ብለዋል። በርካታ ኢስላማዊ ታጣቂዎችና አማጺያን በማይጠፉበት ይህ የሳህል አካባቢ ያለውን አለመረጋጋት ለመቆጣጠር ሌሎች የአውሮፓ አገራት ቁርጠኝነት አለማሳየተቸውንም ማክሮን ተችተዋልቱ። ኢስላማዊ ታጣቂዎቹ ለአውሮፓ ስጋት እንደሆኑ ነው የሚታሰበው። የመጀመሪያው አክራሪዎች የሽብር ጥቃት ሊያደርሱ ይችላሉ የሚል ሲሆን ሁለተኛው ደግሞ ከሕገ-ወጥ የስደተኞች ዝውውር ጋር የተያያዘ ነው። የፈረንሳይ ጦር ከቅርብ ጊዜያት ወዲህ የፈረንሳይ ቅኝ ግዛት በነበሩት ማሊና ቻድ ያለው አለመረጋጋት ፕሬዝደንት ማክሮንን አጣብቂኝ ውስጥ ከቷል። ባለፉት ዘጠኝ ወራት ማሊ ውስጥ ሁለት የመፈንቅለ መንግሥት የተካሄደ ሲሆን በቻድ ደግሞ አንድ መፈንቅል መንግሥት ተደርጓል። ፕሬዝዳንቱም በሁለቱ አገራት ያለው ወታደራዊ አገዛዝ እንዲቆም ሲጠይቁ ነበር። ማሊ ውስጥ ያለው ፖለቲካዊ ቀውስ አገሪቱን ወደ አክራሪ ኢስላማዊ አስተዳደር የሚመራት ከሆነ ወታደሮቻቸውን እንደሚያስወጡም ዝተዋል። ነገር ግን ሁኔታው እንዲህ በቀላሉ የሚወጡት አልሆነላቸውም። የፈረንሳይ ጦር ከአከባቢው ጠቅልሎ የሚወጣ አክራሪ ኢስላማዊ ቡድኖች በስፋት መንቀሳቀስ እንዳይጀምሩ ስጋት ፈጥሯል። በማሊ የተፈጠረው ምንድነው? ከትናንት በስቲያ የማሊ ሕገ መንግሥታዊ ፍርድ ቤት በአገሪቱ የተደረገው ወታደራዊ መፈንቅለ መንግሥት መሪ ኮሎኔል አሲሚ ጎይታን የሽግግር ጊዜ ፕሬዝዳንት አድርጎ ሰይሟል። ኮሎኔል ጎይታ በዘጠኝ ወራት ውስጥ ሁለተኛውን መፈንቅለ መንግሥት አድርገው ሥልጣን ከያዙ ከሁለት ቀናት በኋላ ባለፈው ረቡዕ የማሊ ጊዜያዊ መንግሥት ፕሬዝደንት አድርገው እራሳቸውን ሾመዋል። በምርጫ ሥልጣን ይዘው የነበሩትን ፕሬዝዳንት ቡባካር ኬይታን ከመንበራቸው ባለፈው ነሐሴ ወር ያስወገዱት ወታደራዊ መሪው፤ የፕሬዝደንትነት ቦታውን እንዲይዙ ፍርድ ቤቱ ወስኗል። ከመጀመሪያው መፈንቅለ መንግሥት በኋላ ማሊን ወደ ሲቪል መንግሥት የሚመልሰውን አስተዳደር በጊዜያዊ ፕሬዝዳንትነት እና በጠቅላይ ሚኒስትርነት ሲመሩ የነበሩት ባህ ዳዋ እና ሞክታር ኦኔ በሁለተኛው መፈንቅለ መንግሥት አድራጊዎች ተይዘው ታስረዋል። የመፈንቅለ መንግሥቱ መሪ ኮሎኔል አሲሚ ጎይታ ኮሎኔል ጎይታ ባልተጠበቀ ሁኔታ ፕሬዝዳንቱና ጠቅላይ ሚኒስትሩ ኃላፊነታቸውን አልተወጡም በሚል እንዲታሰሩ አድርገዋል። ነገር ግን ሁለቱ መሪዎች ከሥልጣናቸው እንዲለቁ ከተደረገ በኋላ ሐሙስ ዕለት ከእስር ተለቀዋል። የባለፈው ዓመት የመፈንቅለ መንግሥቱ መሪ ኮሎኔል አሲሚ ጎይታ የሽግግሩ መንግሥት ምክትል ፕሬዝዳንት ሆነው ሲያገለግሉ ነበር። መፈንቅለ መንግሥቱ የተካሄደው ጊዜያዊ አስተዳደሩ የአገሪቱ ጦር ሠራዊትን ሁለት ከፍተኛ መኮንኖችን ከሥልጣናቸው በማንሳት በሌላ ከተተኩ ከሰዓታት በኋላ ነበር። ይህን ተከትሎ የጊዜያዊ አስተዳደሩ ሹም ሽር በማድረጉ ኮሎኔል ጎይታ ቅሬታ አድሮበት ነው እርምጃውን የወሰደው ተብሏል።
قال الرئيس الفرنسي إن بلاده لن تدعم دولا ليس بها انتقال ديمقراطي للسلطة يأتي ذلك بعد أن شهدت مالي الانقلاب العسكري الثاني على التوالي في تسعة أشهر. وحذر ماكرون من المخاطر التي ينطوي عليها "تحرك مالي" نحو الخضوع لنفوذ الإسلاميين. وهناك 5100 من القوات الفرنسية في منطقة الساحل التي تُعد جبهة القتال الأساسية في الحرب الميليشيات المشددة. وتدعم القوات الفرنسية الجيش في مالي، وموريتانيا، والنيجر، وبوركينا فاسو، وتشاد في معركتها مع الميليشيات المسلحة في منطقة الساحل منذ 2013. مواضيع قد تهمك نهاية وقال الرئيس الفرنسي لصحيفة جورنال دو مانش إنه أخبر زعماء إقليميين أن فرنسا لن تدعم الدول التي ليس لديها شرعية أو انتقال ديمقراطي للسلطة، مضيفا أن فرنسا ليس لديها نية بالإبقاء على قواتها في أفريقيا إلى الأبد. وتستمر فرنسا منذ عقود في توفير الدعم العسكري لزعماء مستعمراتها السابقة في أفريقيا، وغالبا ما ترسل باريس قوات إلى تلك الدول أن تشن غارات جوية على الجماعات المسلحة هناك. ماذا يحدث في مالي؟ شهدت مالي انقلابين عسكريين في أقل من تسعة أشهر كلاهما بقيادة هاشمي غويتا عينت المحكمة الدستورية في مالي هاشمي غويتا رئيسا مؤقتا للبلاد الجمعة الماضية بعد يومين من استيلائه على السلطة، في ثاني انقلاب تشهده مالي، خلال تسعة أشهر. ويرى زعيم الانقلاب أن الإطاحة بالرئيس باه نداو ورئيس الوزراء مختار عوين كانت ضرورية بعد أن فشلا في أداء مهامهما، وكانا "يريدان تخريب عملية التحول في البلاد". واعتقل الجنود الرئيس ورئيس الوزراء السابقين في مالي بعد تعديل وزراي قال غويتا إنهما لم يناقشاه معه. وكان غويتا هو قائد الانقلاب الذي شهدته البلاد في أغسطس /اب الماضي، والذي أطاح بالرئيس المالي المنتخب أبو بكر كيتا. ووعد زعيم الانقلاب، الذي تحول إلى رئيس مؤقت لمالي بقرار المحكمة الدستورية، بأن يعين رئيس وزراء جديدا للبلاد في الأيام القليلة المقبلة علاوة على تعهده بإجراء الانتخابات في الموعد المقرر لها العام المقبل. في غضون ذلك، يعقد الزعماء في المنطقة مشاورات الأحد في غانا وسط توقعات بحضور غويتا. لماذا تسود الاضطرابات مالي؟ قامت القوات الفرنسية بدور داعم لجيوش أفريقية في مواجهة الجماعات المتشددة منذ 2013 من الصعب إجراء إصلاحات سريعة في هذه الدولة الأفريقية بينما تعاني هذه البلاد غير الساحلية من فقر شديدفي مناطق شاسعة من البلاد. وأدى انقلاب عسكري في 2012 إلى استغلال الميليشيات المتشددة الموقف والسيطرة على شمال البلاد. وساعدت القوات الفرنسية في تحرير الأراضي التي سيطر عليها المتشددون، لكن الهجمات استمرت وسط استثمار المسلحين للاضطرابات السياسية المستمرة في المنطقة. وأدت تلك التطورات إلى تضاؤل الثقة في قدرة قادة الجيش في مالي على التصدي للميلشيات المتشددة التي بدأت في التسلل إلى دولتي الجوار بوركينا فاسو والنيجر.
https://www.bbc.com/amharic/news-46107030
https://www.bbc.com/arabic/middleeast-46096598
የዋሽንግተን ፖስቱ አምደኛ እንደወጣ የቀረው ጥቅምት 2 ነበር ሳዑዲ፤ ጋዜጠኛ ጀማል ባሳለፍነው ወር በሳዑዲ ቆንጽላ ውስጥ መገደሉን ብታምንም ስለ አሟሟቱ እርስ በእርስ የሚጣረሱ መረጃዎችን ስትሰጥ ነበር። • የጋዜጠኛው አስክሬን 'በአሲድ እንዲሟሟ ተደርጓል' • “የኻሾግጂን ሬሳ ለማን እንደሰጣችሁት ንገሩን” የቱርክ መርማሪዎች ኻሾግጂ ታንቆ እንደተገደለ እንዲሁም አስክሬኑ በኬሚካል እንዲቀልጥና እንዲተን መደረጉን ያምናሉ። ከሁለት ቀናት በፊት ሁለት የጀማል ኻሾግጂ ልጆች ከሲኤንኤን ጋር በነበራቸው ቆይታ የአባታቸው አስክሬን እንዲሰጣቸው ተማጽነዋል። ''አሁን የምንሻው አባታችንን በመዲና ከተማ አል-ባቂ መቃብር ስፍራ ቤተሰቦቹ በተቀበሩበት ስፍራ ግብዓተ መሬቱን መፈጸም ነው'' በማለት ሳላህ ኻሾግጂ ተናግሯል። ''በጉዳዩ ላይ ከሳዑዲ ባለስልጣናት ጋር መክረናል። ጥያቄያችንን ይቀበላሉ ብዬ ተስፋ አደርጋለሁ'' ብሏል። • ልዑሉ የኻሾግጂን ገዳዮች ለፍርድ እንደሚያቀርቡ ዛቱ ኻሾግጂ ከአንድ ወር ገደማ በፊት ቱርክ በሚገኘው የሳዑዲ ቆንጽላ ውስጥ ጋብቻ ለመፈጸም የሚረዳውን ሰነድ ለማግኘት በሄደበት ወቅት ነበር የተገደለው። ቱርክ ተፈጽሟል የምትለው ምንድነው? የቱርክ ባለስልጣናት፤ ጀማል ኻሾግጂ በሳዑዲ አረቢያ ቆንጽላ ጽህፈት ቤት ውስጥ ከተገደለ በኋላ የሳዑዲ ባለስልጣናት የኬሚካል ባለሙያ የሆነ አብዱላዚዝ አለጃኖቢ እና የቶክሲኮሎጂ ባለሙያ የሆነ ካሊድ ያይሃ አል-ዛሀረን የተባሉ ግለሰቦችን በመላክ ከግድያው ጋር የተያያዙ መረጃዎች እንዲያጠፉ አድርጋለች ይላሉ። አንድ የቱርክ ጋዜጣ፤ ሁለቱ ግለሰቦች ጀማል ኻሾግጂ ከተገደለ ከአስር ቀናት በኋላ ወደ ቱርክ እንደሄዱና ለአምስት ቀናት ተልዕኳቸውን ለመፈጸም እንደቆዩ፤ ከዚያም ለሶስት ቀናት በቱርክ ቆይታ አድርገው ወደ ሳዑዲ እንደተመለሱ አስነብቧል። የሳዑዲ ምላሽ ጀማል ኻሾግጂ ከተሰወረ በኋላ በሳዑዲ መንግሥት ሲሰጥ የነበረው ምላሽ የሚጣረስ ሆኖ ቆይቷል። በወቅቱ የቱርክ ባለስልጣናት በሳዑዲ ሰዎች ስለመገደሉ የድምጽ ማስረጃ አለን ያሉ ቢሆንም ሳዑዲ ግን በተደጋጋሚ ጀማል ወደ ቆንጽላው ከገባ ከደቂቃዎች በኋላ ቆንጽላውን ለቆ ወጥቷል ስትል ቆይታለች። ሳዑዲ ጀማል ከተሰወረ ከቀናት በኋላ ደግሞ መገደሉን አምናለች። ሳዑዲ መገደሉን ከማመኗ በፊት፤ የሃገሪቱ ጠቅላይ አቃቢ ሕግ በቆንጽላው ውስጥ በነበሩ ሰዎች እና በጀማል መካከል በተፈጠረ ጸብ ምክንያት ሊሞት ችሏል ብላ ነበር። ጀማል ኻሾግጂ ማን ነበር? ጀማል ኻሾግጂ በሳዑዲ ዝነኛ ጋዜጠኛ ነበር። የሶቪየት ሕብረት የአፍጋኒስታን ወረራን በዝርዝር ዘግቧል። እንደ ኦሳማ ቢን ላደን ላሉ ግለሰቦች ቃለ መጠይቅ አድርጓል። ለበርካታ አሰርት ዓመታት ለሳዑዲ ንጉሳውያን ቤተሰብ የቅርብ ሰው የነበረ ሲሆን፤ የሳዑዲ መንግሥት የመገናኛ ብዙሃን አማካሪ ሆኖም ሰርቷል። ባለፈው ዓመት ግን ከሳዑዲ መንግሥት ጋር በተፈጠረ አለመግባባት ሃገር ጥሎ ወደ አሜሪካ ተሰደደ። አሜሪካ ሳለ የዋሽንግተን ፖስት አምደኛ ነበር። በጽሑፎቹ የሳዑዲ አረቢያውን ልዑል አልጋ ወራሽ ሞሐመድ ቢን ሰልማን ይተች ነበር። ይህ ከሳዑዲ መንግሥት ጋር ከፍተኛ ቅራኔ ውስጥ እንዳስገባው በርካቶች ይናገራሉ።
لا يزال ما وقع داخل القنصلية السعودية في اسطنبول غامضا وكانت السلطات السعودية أقرت بمقتل خاشقجي الشهر الماضي، ولكن تباينت تفسيراتها لملابسات مقتله، إذ يعتقد المحققون الأتراك أن جسده قد قطع حتى الموت واتلفت أشلاؤه. وقدم اثنان من ابناء خاشقجي، في مقابلة مع محطة سي أن أن التلفزيونية الأحد، مناشدة من أجل الحصول على جثة والدهما لدفنها، إذ قال صلاح خاشقجي في مقابلة صورت معه في واشنطن "كل ما نريده الآن دفنه في مقبرة البقيع في المدينة بحضور بقية العائلة". وأضاف "تحدثت بشأن ذلك مع السلطات السعودية، وأمل أن يتم ذلك سريعا". يذكر أن خاشقجي، الذي عرف بانتقاده للقيادة السعودية الحالية، لقي مصرعه داخل قنصلية بلاده في اسطنبول في الثاني من اكتوبر/تشرين الأول أثناء مراجعته لها من أجل الحصول على وثائق مطلوبة لزواجه. مستشار أردوغان يقول إن جثة الصحفي السعودي أذيبت في الحمض وجاءت تصريحات المسؤول التركي تأكيدا لتقرير نشرته صحيفة الصباح التركية اليومية زعم أن السعودية قد ارسلت المختص الكيميائي أحمد عبد العزيز الجنوبي وخبير السموم خالد يحيى الزهراني ضمن وفد وصل إلى إسطنبول "لإزالة الأدلة ومعالم الجريمة". وقالت الصحيفة "إن لديها معلومات تفيد بتوجه الخبيرين إلى القنصلية العامة في إسطنبول، وكانا يترددان عليها وعلى مقر إقامة القنصل لمدة أسبوع كامل بدءًا من 12 إلى 17 أكتوبر/تشرين الأول"، مشيرة إلى أنهما أقاما في فندق فاخر بمنطقة بشكتاش بالقرب من القنصلية، وأنهما غادرا تركيا في 20 أكتوبر/تشرين الأول. وتزامن آخر التقارير عن مقتل خاشقجي في اليوم نفسه مع كلمة لمندوب السعودية في مجلس حقوق الإنسان التابع للأمم المتحدة في جنيف، أبلغت الرياض فيها المجلس الأممي بأنها تحقق في مقتل خاشقجي بهدف "مقاضاة مرتكبي الحادث"، إذ قال رئيس هيئة حقوق الإنسان السعودية، بندر العيبان أمام المجلس الاثنين إن "الملك سلمان أصدر تعليماته إلى النائب العام بالتحقيق في القضية وفق القوانين المعمول بها وتقديم الجناة إلى العدالة". وقد اعتقلت السلطات السعودية حتى الآن 18 شخصا تقول إن لهم صلة بمقتل خاشقجي، بينما تطالب تركيا بتسليمهم لها لمحاكمتهم في اسطنبول، بيد أن السعودية ظلت تؤكد أنهم سيحاكمون داخلها. وقد تغيرت الرواية السعودية الرسمية لما وقع لخاشقجي عدة مرات منذ الإعلان عن اختفائه. ففي البداية قالت إنه غادر القنصلية حيا ولم يمس بأذى، ثم عادت لتقر بموته في مشاجرة بالأيدي، ثم بات المسؤولون يصفون موته بـ "الجريمة" المخطط لها في الأسبوع الماضي، قالت وسائل إعلام أمريكية إن ولي العهد السعودي، الأمير محمد بن سلمان، "وصف خاشقجي بأنه إسلامي خطير". وقال الرئيس التركي رجب طيب أردوغان إن الأمر بقتل خاشقجي جاء من "أعلى المستويات في الحكومة السعودية"، بيد أنه أكد في الوقت نفسه على روابط "الصداقة" مع السعودية، مشددا على أنه لا يعتقد أن للملك سلمان أي صلة بالقضية. أما عرفان فيدان، المدعي العام في اسطنبول ، الذي يقود فريق التحقيق في القضية، الاسبوع الماضي، فقال إنه يعتقد أن الصحفي "قد قطع حتى الموت مباشرة" بعد دخوله مبنى القنصلية في 2 اكتوبر/تشرين الثاني، ثم قطعت أوصال جثته واتلفت. وكان فريق التحقيقات التركي قد دخل القنصلية في 15 أكتوبر/تشرين الأول وتفتيشها، غير أنه لم يحصل على الإذن بتفتيش منزل القنصل إلا بعد يوم 17 من الشهر نفسه. وفي الأسبوع الماضي، قالت وسائل إعلام أمريكية إن ولي العهد السعودي، الأمير محمد بن سلمان، "وصف خاشقجي بأنه إسلامي خطير". لكن السعودية نفت صحة هذه التقارير التي نُشرت في صحيفتي "واشنطن بوست" و"نيويورك تايمز". ولم يعثر على جثة خاشقجي حتى الآن، وقال ياسين أقطاي مستشار الرئيس التركي إنه يعتقد أن جثة الصحفي قد أذيبت في الحمض بعد تقطيعها، مضيفا أن "الاستنتاج المنطقي الوحيد هو أن من قتلوا الصحفي السعودي في إسطنبول شوهوا جثته حتى لا يتركوا أثرا". وقد اقيم حفل تأبيني لخاشقجي ليل الجمعة في مدينة واشنطن حيث كان يقيم في منفى اختياري قبل مقتله.
https://www.bbc.com/amharic/news-46478737
https://www.bbc.com/arabic/business-46477478
የቻይናው ቴሌኮም ኩባንያ ሁዋዌ ባለቤት ልጅ እና ምክትል ኃላፊ ሜንግ ዋንዦ ካናዳ ቫንኮቨር አየር ማረፊያ ውስጥ ለእሥር መዳረጓ ይታወሳል። ቻይና ሜንግ ዋንዦ በፍጥነት ከእስር እንድትለቀቅ የጠየቀች ሲሆን እስሩም የሰብዓዊ መብት ጥሰት ነው ብላለች። የሥራ ኃላፊዋ ተጠርጥረው የታሰሩበት ጉዳይ ምን እንደሆነ ለህዝብ ይፋ አልተደረገም። ሁዋዌም ''ሜንግ አንዳች ስለ ፈጸመችው ስህተት የማውቀው ነገር የለም'' ብሏል። ዛሬ አርብ ፍርድ ቤት ትቀርባለች ተብሎ ይጠበቃል። • የሁዋዌ ባለቤት ልጅ ካናዳ ውስጥ ታሠረች • የሃምዛ ሃሚድ ገመድ አልባ የኤሌክትሪክ ማስተላለፊያ • የኦሮሞ ፓርቲዎች የጋራ ፎረም ለማቋቋም ከስምምነት ላይ ደረሱ የቻይና እና አሜሪካ የንግድ ጦርነት በተጧጧፈበት ወቅት የሜንግ እሥር ተከትሏል። አርጀንቲና ላይ የጂ-20 ስብሰባ ወቅት ዶናልድ ትራምፕ እና የቻይናው ፕሬዚዳንት ዢ ሺፒንግ በተገናኙበት በዕለተ ቅዳሜ ነበረ ሜንግ ቫንኩቨር ካናዳ ውስጥ በቁጥጥር ሥር የዋለችው። የሜንግ እስር ቻይናን ያስቆጠ ሲሆን በሁለቱ አገራት መካከል ያለውን የንግድ ጦርነት እንዳያባብሰው ተሰግቷል። ሜንግ በተሳረችበት ወቅት ሲወጡ የነበሩት ሪፖርቶች የእስሩ ምክንያት ምናልባትም ሁዋዌ አሜሪካ ኢራን ላይ የጣለችውን ማዕቀብ ሳይተላለፍ አልቀረም። የአሜሪካ የአገር ውስጥ ደህንነት አማካሪው ጆን ቦልት ከእስሩ ጋር በተያያዘ ከጋዜጠኞች ለቀረቡላቸው ጥያቄዎች ምላሽ ሳይሰጡበት ቀርተዋል። ሜንግ የኩባንያው የፋይናንስ ኃላፊ እና የሁዋዌ መስራች ልጅ ነች። ሜንግ የኩባንያው የፋይናንስ ኃላፊ እና የሁዋዌ መስራች ልጅ ነች ሁዋዌ በዓለማችን ከሚገኙ ግዙፍ የቴሌኮም እቃዎች አቅራቢ ድርጅቶች እና አገልግሎት ሰጪዎች መካከል አንደኛው ነው። በቅርቡም ከሳምሰንግ ቀጥሎ ትልቁ ዘመናዊ ተንቀሳቃሽ ስልክ አምራች መሆን ችሏል። የምዕራቡ ዓለም መንግሥታት ቻይና ሁዋዌን ተጠቅማ የስለላ አቅሟን ታዳብራለች ብለው ይሰጋሉ። ሁዋዌ ግን የመንግሥት ጣልቃ ገብነት የለም ይላል። የአሜሪካ ሕግ አርቃቂዎች በተደጋጋሚ ሁዋዌ የአሜሪካ ደህንነት ስጋት ነው እያሉ ይከሳሉ። የጃፓን መንግሥት የቻይና ኩባንያ የሆኑትን ሁዋዌ እና ዜድቲኢ (ZTE) በመረጃ መረብ ደህንነት ስጋት ምክንያት በአገሪቱ ውስጥ አገልግሎት እንዳይሰጡ እገዳ ልታደርግ እንደሆነ እየተነገረ ነው። ኒው ዚላንድ እና አውስትራሊያ ሁዋዌን ካገዱ ሰነባብተዋል።
منغ طلبت عدم نشر التهم الموجهة لها. وقد اعتقلت السلطات الكندية السبت، منغ وان تشو، وهي مديرة مالية بشركة هواوي، في مطار فانكوفر، بعد طلب ترحيل قدمته الولايات المتحدة. وطالبت الصين بالإفراج عنها، معتبرة اعتقالها انتهاكا لحقوق الإنسان. ولم تُعلن عن التهم الموجهة لمنغ، كما قالت هواوي إنه "لا علم لها بأي مخالفات اقترفتها". وستمثل المسؤولة البارزة في الشركة الجمعة أمام المحكمة للنظر في إمكانية الإفراج عنها بكفالة. وأفادت تقارير بأن الاعتقال قد يكون على صلة بالتحقيقات التي تجريها الولايات المتحدة بشأن انتهاك محتمل للعقوبات على إيران. ورفض مستشار الأمن القومي، جون بولتون، التعليق على القضية أمام الصحفيين. من هي منغ وان تشو؟ تتولى منغ وان تشو منصب مديرة المالية في الشركة، وهي ابنة مؤسسها. وتعد هواوي من أكبر شركات تكنولوجيا الاتصال في العالم، وتقدمت في الفترة الأخيرة على آبل لتصبح ثاني أكبر شركة لصناعة الهواتف الذكية. ولا تعرف التهم الموجهة لها، لأنها طلبت عدم نشرها، وحصلت على الموافقة من القاضي. واعتقلت السبت عندما كانت في المطار، وهو اليوم نفسه الذي التقى فيه الرئيس دونالد ترامب مع نظيره الصيني، شي جينبينغ، في الأرجنتين. ما الذي نعرفه عن الاعتقال؟ لم تعلن السلطات الكندية عن اعتقال منغ وان تشو إلا الأربعاء يوم مثولها أمام المحكمة. وقال ترودو إن حكومته أخطرت بالاعتقال ولكن لم يكن لها يد فيه. وأكد جون بولتون أيضا علمه بالاعتقال مسبقا. وكثيرا ما اتهم نواب أمريكيون شركة هواوي بأنها خطر على الأمن القومي الأمريكي وباستعمال التكنولوجيا في التجسس. وقد حظرت أستراليا ونيوزيلندا هواوي في شبكات الهاتف النقال بسبب مخاوف أمنية.
https://www.bbc.com/amharic/news-42513471
https://www.bbc.com/arabic/worldnews/2015/03/150331_smj
ብሔርን መሰረት ያደረጉ ግጭቶች በሀገሪቱ ተንሰራፍተው በተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎች ለተማሪዎች ህይወት መጥፋት እንዲሁም የመማር ማስተማሩን ሂደት ማስተጓጓላቸው ጭምር ችግሩ ምን ያህል ስር እንደሰደደ አመላካች ነው። በተለይም ከሰሞኑ የመንግሥት የፀጥታ ኃይሎች ምላሽም የሟቾች ቁጥር እንዲያሻቅብ እንዲሁም ሥርዓቱ ላይ የሚነሱ ተቃውሞዎችና ትችቶች እንዲያይሉ ምክንያት ሆነዋል። ከባለፉት ሁለት ዓመታት ጀምሮ እነዚህ ሀገር አቀፍ ተቃውሞዎች ቢነሱም በአሁኑ ወቅት ከፍተኛ ደረጃ ላይ እንደደረሱ ብዙዎች ይናገራሉ። በተለያዩ ብሔሮችም መካከል ያለው መፈራቀቅና መጠላላትም የሀገሪቷ ዕጣ ፈንታ ምን ይሆን የሚሉ ጥያቄዎች እያስነሱ ነው። በኦሮሚያና በሶማሌ ክልሎች ግጭት የደረሱ መፈናቀሎችና ሞቶች፣ በተለያዩ ዪኒቨርሲቲዎች ላይ ያጋጠሙ ግጭቶችና የህይወት መጥፋቶች እንዲሁም ተቃውሞችስ በአዲስ አበባ ተፅእኖ መፍጠር ችለው ይሆን? በክልሎች የሚነሱ ጥያቄዎችስ የሀገሪቱ መዲና ነዋሪ ጥያቄዎች ናቸው? አዲስ አበባ እንዴት ናት? በአዲስ አበባ ቦሌ አየር ማረፊያ አካባቢ መኪና አሽከርካሪ የሆኑት አቶ አለማየሁ ተገኘ የሰሞኑ ሁኔታ እንዴት ነው ተብሎ ለቀረበላቸው ጥያቄ ሲመልሱ "እኛ ምን እናውቀዋለን፤ ብዙ ከውጭ አገር የሚመጡ ሰዎች በተለያዩ የሀገሪቱ ክፍል ላይ እየደረሱ ስላሉ ግጭቶች በበለጠ ይነግሩናል" ብለዋል። የሚሰሟቸው ዜናዎች ለአንዳንዶች መነጋገሪያ ቢሆኑም የከተማው ሁኔታ በተለያዩ ክልሎች ያለው ቀውስ ብዙም ተፅእኖ አልፈጠረም ብለው ያምናሉ። "ሥራም እንደተለመደው ነው፤ ተማሪውም ይማራል። የንግድ ተቋማትም የተለመደ ሥራቸውን ያከናውናሉ። በተወሰነ መልኩ አዲስ አበባ የሀገሪቱ አካል አትመስልም" ይላሉ። ቢቢሲ ያነጋገራቸው የከተማዋ ነዋሪዎች የአቶ አለማየሁን ሃሳብ የሚጋሩ ሲሆን ህይወት አዳነ የተባለች የዩኒቲ ዩኒቨርሲቲ ኮሌጅ የሁለተኛ ዓመት ተማሪ "ከቀድሞው ጊዜ ለየት የሚያደርገው ምናልባት አንዳንድ ሰዎች ስላለው ሁኔታ ታክሲ ውስጥ ሲያወሩ እሰማለሁ" ትላለች። ከዚያ ውጭ ግን በምትማርበት ዩኒቨርሲቲ ውስጥ ብዙዎች ሲወራና የመወያያ ርዕስ አጋጥሟት እንደማያውቅ ጭምር ትገልፃለች። በተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች ያለው ቀውስ ብዙም የተሰማት በማትመስለው አዲስ አበባ አንዳንዶች ኑሮው እንደ ቀድሞው ነው ቢሉም ስጋቱ እንዳለ ግን አልደበቁም። በአምስት ኪሎ አካባቢ የሚኖሩት ወይዘሮ ወርቅነሽ ደምሴ የተባሉ እናት ሰዎች ቤተ-ክርስቲያን በሚሄዱበት ጊዜ የፀሎት እና ለሰላም የሚደረጉ መማፀኖች እንዳሉ ይናገራሉ። ምንም እንኳን በተለያዩ ክልሎች በሥርዓቱ ላይ እየተነሱ ያሉትን ጥያቄዎች የአዲስ አበባ ህዝብም በአብዛኛው ይጋራዋል ቢሉም፤ ወገንን የለዩ ግጭቶች ግን "እንደኛ ለተዋለደ፣ ለተዛመደና ለተዋሃደ ህዝብ እንዲህ አይነት ነገር መምጣቱ አሳዛኝ ነው'' በማለት ወ/ሮ ወርቅነሽ ይናገራሉ። ስጋት በ1997 ዓ.ም ምርጫ ወቅት በከፍተኛ ሁኔታ የአዲስ አበባን ሕዝብ ማንቀሳስ ችሎ የነበረው ቅንጅት የቀድሞ አባል የነበሩት አቶ ልደቱ አያሌው በበኩላቸው "አዲስ አበባ ውስጥ ግጭት ላይኖር ይችላል፣ ጥይት ላይተኮስ ይችላል፣ ሰው ላይሞት ይችላል፣ ህዝቡ ግን በውስጡ ሰላም ያለው አይመስለኝም" ይላሉ። ውጥረቱ በከፍተኛ ደረጃ እንዳለ የሚገልፁት አቶ ልደቱ አዲስ አባባ የተለያዩ ሕዝቦች መናኸሪያ መሆኗና በአሁኑ ወቅት በሀገሪቱ ላይ እየተከሰቱ ያሉ ግጭቶች ብሔርን መሰረት ያደረጉ በመሆናቸው እንደዚህ አይነት ግጭቶች አዲስ አበባ ላይ የመፈጠር ዕድላቸው ኢምንት መሆናቸውንም ይናገራሉ። "ነገር ግን ከተፈጠረ በጣም አደገኛ ነው፤ ለመቆጣጠርም አስቸጋሪ ይሆናል" በማለት ስጋታቸውን ያስቀምጣሉ። በአፍሪካ የፖለቲካ ፍልስፍና ምሁር የሆኑት ዶክተር ዮሴፍ ሙሉጌታ ባባ እነዚህ ግጭቶች በተለያዩ ክልሎች በመከሰታቸው ፖለቲካዊና ማህበራዊ ቀውሱን የከተማው ነዋሪ ቢያውቁም ችግሩ አሳሳቢ ደረጃ ላይ መድረሱን እንዳልተገነዘበ ይገልፃሉ። ከዚህም በተጨማሪ ከአቶ ልደቱ አያሌው ጋርም የሚጋሩት የአዲስ አበባ ህዝብ ከብዙ ብሔረሰቦች የተውጣጣ በመሆኑ አሁን እየተፈጠሩ ያሉትን የብሔር ግጭቶች በጎንዮሽ እንዲያየው እንዳደረገም ዶክተር ዮሴፍ ይገልፃሉ። "የተለመደች አባባል አለች፤ የአዲስ አበባ ልጅ ሰፈር እንጂ ብሔር አይጠየቅም የምትል፤ ምንም እንኳን የብሔርም ይሁን የመደብ ጥያቄ ብዙ አስርት ዓመታትን ቢያስቆጥሩም አብዛኛው የአዲስ አበባ ህዝብ ኢትዮጵያ በሚለው እንጂ በብሔር ራስን የመግለፅ ነገር የለውም። ስለዚህም እየገጠሙ ላሉት የብሔር ግጭቶች አትኩሮትን ነፍጓል" በማለት ዶክተር ዮሴፍ ይናገራሉ ። ምንም እንኳን አሁን እየታዩ ያሉት ግጭቶች ከማንነት ጋር የተያያዙ እንደሆኑ ቢነገርም ሥርዓቱ ላይም እንደ ፍትህ ማጣት፣ የወጣቱ ሥራ አጥነት፣ የኑሮ ውድነትም እንዲሁም ሌሎች ጥያቄዎችም እየተነሱ ነው። ጥብቅ ቁጥጥር መንግሥት ምላሽ ከመስጠት ይልቅ ማፈንን እንዲሁም ፅንፈኛ ምላሽ እየሰጠ መሆኑን ብዙዎች የሚናገሩ ሲሆን በተለይም እንደ አዲስ አበባ ባሉት ከተሞች የመንግሥት የቁጥጥር መዋቅርም ከሌሎች ከተሞች በበለጠ የጠበቀ መሆኑም ይነጋራል። "አብዛኛው የፀጥታ ኃይል አዲስ አበባ አለ። የመንግሥት መዋቅር በከተማዋ ስር የሰደደ በመሆኑ ሥርዓቱ በከፍተኛ ደረጃ መቆጣጠር ይችላል" በማለት አቶ ልደቱ ይናገራሉ ። በተለይም ከሌሎች ክልሎች በበለጠ በአዲስ አበባ አንድ ለአምስት የሚባለው የገዢው ፓርቲ መዋቅር ስር የሰደደና የማያፈናፍን መሆኑንም ጭምር አቶ ልደቱ ይናገራሉ። አዲስ አበባ ለዘመናት የከተማ የተቃውሞዎች እንቅስቃሴ መነሻ የነበረች ስትሆን ከዚያም በኋላ ግን ወደ ሌሎች ክልሎች የመዛመት ባህርይ ነበራቸው። በ1993 ዓ.ም በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች የተቀሰቀሰው ተቃውሞ እንዲሁም በ1997 ዓ.ም ከምርጫ ጋር ተያይዞ የተነሳውም ተቃውሞዎች ተጠቃሽ ናቸው። ከጥቂት ዓመታት በፊት ግን በተለያዩ ክልሎች ተቃውሞዎች ቢነሱም በአዲስ አበባ የተደራጀ እንቅስቃሴ አይታይም። አቶ ልደቱ ለዚህ እንደ ምክንያትነት የሚጠቅሱት ቀደም ባሉት ተሞክሮዎች ህብረተሰቡ ውስጥ የነበሩትን እንቅስቃሴዎችን የሚያደረጁትም የሚመሩትም ተቃዋሚዎች ነበሩ። "ሌሎች ከተሞች ለአዲስ አበባ ድጋፍ ከመስጠት ጋር ተያይዞ ነው የሚቀሰቀሱት አሁን ደግሞ በተቃራኒው ነው" በማለት አቶ ልደቱ ይናገራሉ። የ1997 ምርጫን ተከትሎ የነበረውን ህዝባዊ ተቃውሞ እንደ ምሳሌ የሚያሱት አቶ ልደቱ፤ ከዚያ በኋላ "በሀገሪቱ ውስጥ ያሉ ተቃዋሚ ፓርቲዎች እንደሌሉ መቆጠር ይቻላል" የሚሉት አቶ ልደቱም ምናልባት የአዲስ አበባም ሁኔታ ከዚያ ጋር የተያያዘ ሊሆን እንደሚችል ይጠቁማሉ። በዚህ ይቀጥላል ወይ? በሀገሪቱ ውስጥ የሚታዩት ቀውሶች ወደ አዲስ አበባ ላለመዛመታቸው ምንም አይነት ዋስትና የለም የሚሉት አቶ ልደቱ፤ አዲስ አበባ ውስጥ ቢቀጣጠል ደግሞ የበለጠ አስፈሪ ሊሆን እንደሚችል ይናገራሉ። "አሁን እየተከሰቱ ያሉት የብሔር ግጭቶች ከቁጥጥር ውጭ ያልወጡትም ችግሩ አዲስ አበባ ላይ ስላልተከሰተ ነው'' ይላሉ። ከዚህም በተጨማሪ አዲስ አበባ ይከሰቱ የነበሩት ተቃውሞዎች በሥርዓቱ ላይ ብቻ የነበሩ ሲሆን፤ አሁን በተለያዩ ቦታዎች እየታዩ ያሉት ግጭቶች ቅርፃቸውና ይዘታቸው ተቀይሯል። "በህዝብና በመንግሥት ብቻ ሳይሆን፣ በህዝብና ህዝብ እንዲሁም በፌደራልና በክልል መንግሥታትም መካከል ፍጭቶች እየተስተዋሉ ነው። የኃይል አሰላለፉም ተቀይሯል" ይላሉ አቶ ልደቱ። ምንም እንኳን ህዝቡ ለውጥ እንደሚፈልግ አቶ ልደቱ ቢናገሩም፤ በተደራጀ መልኩ ለውጥ የማምጣት የፖለቲካ ባህሉ እንደሌለም አቶ ልደቱ ይናገራሉ። "ህዝቡ ለውጥ ይፈልጋል ነገር ግን ለውጥን ከሆነ አካል ነው የሚጠብቀው። በተወሰነ መልኩ መደንዘዝም አለ፤ ይህ አደገኛ ነው። ለውጥ የሚፈልገውም የሚፈራውም ያውነው። ሁሉም ፀጥ ረጭ ብሎ የሚያይበት ሁኔታ ነው ያለው" በማለት አቶ ልደቱ ይናገራሉ። ለዶክተር ዮሴፍ በከተማዋ ላይ እየተንሰራፋ ያለው ጣራ የነካ የኑሮ ውድነት እንዲሁም ከብሄርና ከማንነት ጋር ተያይዘው የሚነሱ ጥያቄዎች ላይ አብዛኛው የአዲስ አበባ ህዝብ በተለየ መንገድ እንደሚመለከተውም ይናገራሉ። ከዚህም በተጨማሪ ከአቶ ልደቱ ጋር የሚጋሩት ከ1997 በኋላ የፖለቲካው ምህዳር መጥበቡ እንዲሁም የአዲስ አበባ ከተሜነት (ኮስሞፖሊታን) መሆን ለዚህ አስተዋፅኦ እንዳደረገ ያምናሉ።
لاذ الكثير من السوريين بالدول المجاورة، ولجأ آخرون إلى مهربين ليساعدوهم على السفر إلى أوروبا رغم مخاطر الموت والاعتقال والترحيل. تخيل لو أنك أحد النازحين من سوريا، هل تستطيع اتخاذ القرارات الصائبة لك ولأسرتك؟ امض في رحلتنا الافتراضية لترى هل يناسبك ذلك. تعتمد الخيارات والمسارات والنتائج في هذه الرحلة على قصص حقيقية تعرفنا عليها من خلال بحث واسع في إطار مشروع رقمي لبي بي سي عربي يدرس حال الهجرة من سوريا. شارك معنا نريد أن نعرف ماذا ستأخذ معك إذا أُجبرت على الفرار من بلدك؟ مواضيع قد تهمك نهاية عبر هاشتاغ #أنت_ماذاستأخذمعك (#whatwouldyoutake ) و#رحلةسورية (#SyrianJourney) نريدكم أن تشاركونا بإجاباتكم بالنص المكتوب والصور والفيديو وذلك في إطار مشروع بي بي سي العربية المتعلق بموضوع الهجرة من سوريا. انظر ماذا أخذ المهاجرون السوريون معهم أثناء رحلة الفرار. قصص الناجين تعرض بي بي سي قصصا واقعية لنازحين سوريين خاطروا بحياتهم خلال رحلة الفرار. وكانت إحدى تلك القصص للاجئ سوري كاد أن يلقى حتفه غرقا في خزان شاحنة تحمل الشوكولاتة أثناء محاولته الدخول إلى بريطانيا. وهناك قصة أخرى لشاب سوري يدعى حذيفة، روى قصة رحيله من سوريا إلى هولندا.
https://www.bbc.com/amharic/news-42221277
https://www.bbc.com/arabic/world-42223407
በእንግሊዝ የሚደገፍ የሶሪያ ፖሊስ ሃይል በፍርድ ቤቶች ጣልቃ በመግባት አሰቃቂ የሚባሉ ፍርዶችንም እንደሰጡና ጫና ማድረጉንም ዘገባው ጨምሮ ያስረዳል። ይህንን ዘገባ ተከትሎ የእንግሊዝ መንግሥት ቃል አቀባይ ለአሸባሪዎች የሚደረግ ትብብርን በከፍተኛ ጥንቃቄ እንደሚያየው ተናግረዋል። የታገደውን ፕሮጀክት እየሰራ እየተገበረ የነበረው አዳም ስሚዝ ኢንተርናሽናል የተባለው ድርጅት በበኩሉ ውንጀላውን ክዶታል። ዘ ፍሪ ሲሪያን ፖሊስ ( የሶሪያ ፖሊስ ነፃ አውጪ) የተቋቋመው የሶሪያ አመፅን ተከትሎ ሲሆን አላማውም በተቃሚው ኃይል ቁጥጥር ስር የነበሩ ግዛቶች ላይ ህግና ስርአትን ማስፈን ነው። አዳም ስሚዝ ኢንተርናሽናል ደግሞ ከአውሮፓውያኑ 2014 ጀምሮ ይህንን ፕሮጀክት ሲቆጣጠር ነበር። እንግሊዝን ጨምሮ ስድስት ሀገራት ለዚህ ፕሮጀክት የሚለግሱ ሲሆን አማፂያን በተቆጣጠሯቸው አካባቢዎች አሌፖ፣ኢድሊብና ዳራ ግዛቶች ላይ በፕሮጀክቱ አማካኝነት የማህበረሰብ ፓሊስ ስራ ይሰራል። ዋና አላማው የነበረውም የሲቪል ፖሊስ ሃይልን ማሰማራትና ከአክራሪ ቡድን ጋር አለመተባባር የሚል ቢሆንም የቢቢሲ ፓናሮማ ዘገባ ግን ፕሮጀክቱ በተቃራኒው ከአክራሪ ቡድኑ ጋር ግንኙነት እንደነበረው አሳይቷል። ዘገባው ፕሮጀክቱን ከወነጀለበት ምክንያቶች አንዳንዶቹም የእንግሊዝ የውጭ ጉዳይ ፀሐፊ ቦሪስ ጆንሰን በባለፈው ሚያዝያ የእንግሊዝ መንግስት የሶሪያ ፖሊስ ነፃ አውጪ ለሚደግፈው 'አክሰስ ቱ ጀስቲስ ኤንድ ኮሚዩኒቲ ሴኩሪቲ' አራት ሚሊዮን ፓውንድ እንደሚለግሱ አስታውቀው ነበር። 'አክሰስ ቱ ጀስቲስ ኤንድ ኮሚዩኒቲ ሴኩሪቲ' እንደሚለው ከሆነ የሶሪያ ፖሊስ ነፃ አውጪ መሳሪያን የማይታጠቅ ከማህበረሰቡ የተውጣጣ የፖሊስ ኃይል ሲሆን በጦርነት ፍርስርሷ ለወጣው ሃገር የህግ የበላይነትንና ለሚሊዮኖች ደግሞ ደህንነትን ለማስፈን በሚል የተቋቋመ ነው። የዚሁ ድርጅት ቃል አቀባይም " የቢቢሲ ፓኖራማ ውንጀላን በፍፁም አንቀበለውም ፤ የታክስ ከፋዮችን ገንዘብ ሽብርን ለመከላከል፣ በጦር ዞን ውስጥ ለሚገኙ ማህበረሰቦች የደህንነት ከለላን ለመስጠት ነው ያዋልነው" ብለዋል። "ድርጅቱ በፕሮጀክቱ ከሌሎች አጋሮች ጋር በመሆን በጣም ፈታኝና ከፍተኛ አደጋ ባለባቸው አካባቢዎች መድረስ የቻለ ሲሆን ፕሮጀክቱ በውጭ ጉዳይ፣ በኮመንዌልዝ ቢሮና አምስት መንግስታት ትብብር የሚደገፍ ነው" በማለት ጨምረውም ገንዘብ ለፖሊስ የሚለግሱት አማራጭ ስላልነበርና የእንግሊዝ መንግሥትም ስለ ክፍያዎቹ እንደሚያውቁ ይገልፃሉ።
يدار مشروع الشرطة السورية الحرة من غازي عنتاب في تركيا، عبر الحدود من سوريا وكشف برنامج "بانوراما" أن ضباطا للشرطة تدعمها المملكة المتحدة في سوريا مع محاكم "تصدر أحكاما وحشية". وقال متحدث باسم الحكومة البريطانية إن الحكومة تتعامل مع مزاعم التعاون مع الجماعات الإرهابية "على محمل الجد". ونفت شركة "آدم سميث إنترناشونال"، وهي الشركة البريطانية التي تدير المشروع، تلك المزاعم بشدة. وتشكلت ما تعرف بـ"الشرطة السورية الحرة" في أعقاب اندلاع الانتفاضة في سوريا، لفرض القانون والنظام في أجزاء من البلاد تسيطر عليها قوات المعارضة. وتدير شركة "آدم سميث إنترناشونال" المشروع منذ أكتوبر/تشرين الأول 2014. وكانت بريطانيا واحدة من ست دول مانحة تمول المشروع الذي يوفر الشرطة المجتمعية للمناطق التي يسيطر عليها مسلحو المعارضة في محافظات حلب وإدلب ودرعا. وكان من المفترض أن تكون هذه القوة الشرطية مدنية وغير مسلحة ولا تتعاون مع الجماعات المتطرفة، لكن برنامج "بانوراما" الذي يذاع على بي بي سي وجد أمثلة تقول عكس ذلك، وكشف عن عدة مزاعم عن المشروع، من بينها: وأعلن وزير الخارجية البريطاني بوريس جونسون في أبريل/نيسان أن المملكة المتحدة ستلتزم بدفع بمبلغ إضافي قدره أربعة ملايين جنيه استرليني إلى برنامج الوصول إلى العدالة والأمن المجتمعي الممول من المملكة المتحدة، والذي يدعم الشرطة السورية الحرة. وتقول شركة "آدم سميث إنترناشونال" إن الشرطة السورية الحرة هى قوة شرطة محلية غير مسلحة تفرض القانون والأمن لملايين الأشخاص فى الدولة التى مزقتها الحرب. وقال متحدث باسم شركة "آدم سميث إنترناشونال" إنها "تفند بشدة ادعاءات برنامج بانوراما". وأضاف: "نحن ندير أموال دافعي الضرائب بفعالية لمواجهة الإرهاب وجلب الأمن إلى المجتمعات السورية والتخفيف من المخاطر الكبيرة للعمل في منطقة حرب". وتابع: "لقد نجحت شركة آدم سميث إنترناشونال في إدارة المشروع بنجاح جنبا إلى جنب مع شريكنا في بيئة صعبة للغاية وعالية المخاطر تحت إشراف وثيق من وزارة الخارجية البريطانية وخمس حكومات أخرى". وتقول الشركة إنها تستخدم الأموال النقدية في تمويل الشرطة لأنه لا يوجد بديل عملي - وأن الحكومة البريطانية على علم بتلك المدفوعات. كان من المفترض أن يكون أحد مراكز الشرطة في كوكنايا بمحافظة إدلب مقرا لـ 57 ضابط شرطة. لكن عندما زار موظفو شركة "آدم سميث إنترناشونال" المقر لم يعثروا على ضابط واحد وحصل برنامج بانوراما على وثائق من شركة "آدم سميث إنترناشونال" تظهر أن أشخاصا راحلين ووهميين كانوا على قائمة مرتبات الشرطة. وكان من المفترض أن يكون أحد مراكز الشرطة في كوكنايا بمحافظة إدلب مقرا لـ 57 ضابط شرطة. لكن الوثائق تظهر أنه عندما زار موظفو شركة "آدم سميث إنترناشونال" المقر في سبتمبر/أيلول 2016، لم يعثروا على ضابط واحد. وقد علقت الشركة الآن دفع جميع الرواتب في مركز شرطة كوكنايا. وقالت إنها لم تجد سوى عدد قليل للغاية من الأمثلة في جميع أنحاء سوريا على ضباط متوفين ما زالوا في قائمة المرتبات. وتظهر الوثائق أيضا كيف اضطر بعض ضباط الشرطة في محافظة حلب لتسليم النقود إلى حركة نور الدين زنكي المتطرفة والتي تسيطر على المنطقة. وقد ربطت تقارير حركة نور الدين زنكي بعدد من الفظائع، بما في ذلك قطع رأس سجين شاب في عام 2016. وحذر تقرير لشركة "آدم سميث إنترناشونال" في يوليو/تموز 2016 من أن 20 في المئة من جميع رواتب الشرطة يجري تسليمها "لتقديم الدعم العسكري والأمني الذي توفره حركة نور الدين زنكي لمراكز الشرطة الخمسة التابعة للشرطة السورية الحرة في المناطق الواقعة تحت سيطرتها". وبالإضافة إلى تسليم جزء من المساعدات النقدية البريطانية إلى زنكي، عملت الشرطة ايضا مع محكمة تابعة لزنكي "من خلال كتابة أوامر تفتيش وتسليم إشعارات وتحويل مجرمين إلى المحكمة". "بغيضة تماما" واستمر تعاون الشرطة رغم مزاعم التعذيب والإعدام بإجراءات موجزة، وشمل ذلك محكمة القاسمية. وقال كريسبين بلانت، نائب محافظ والرئيس السابق للجنة الشؤون الخارجية بمجلس العموم، إنه لا يجب على الشرطة السورية الحرة أن تقدم الدعم للمحاكم المتطرفة. وقال: "يُحكم على الناس بالإعدام بسبب المثلية الجنسية. من الواضح أن هذا غير مقبول تماما بأي معيار من المعايير، وفكرة أن أموال دافعي الضرائب البريطانيين مرتبطة بذلك ستكون بطبيعة الحال بغيضة تماما". وتقول شركة "آدم سميث إنترناشونال" إن لديها مبادئ توجيهية صارمة لضمان معاملة المحتجزين معاملة عادلة وإنسانية، وأن المدفوعات التي كانت تقدم إلى مراكز الشرطة التي كانت تمول زنكي قد توقفت في أغسطس/ آب 2016. وتقول الشركة إن الحكومات المانحة على علم تام بكل ما يحدث. طريق بالقرب من سرمين - حيث رجمت امرأتان في حضور ضباط تابعين للشرطة السورية الحرة واكتشف برنامج بانوراما أيضا أن الشرطة السورية الحرة قدمت الدعم للمحاكم التي يديرها الفرع السوري لتنظيم القاعدة - جبهة النصرة - والتي أصدرت عقوبات صارمة. وكان ضباط الشرطة متواجدين عندما رُجمت امرأتان حتى الموت قرب بلدة سرمين في ديسمبر/كانون الأول 2014. وقالت مصادر لبرنامج بانوراما إن الضباط أغلقوا الطريق حتى يمكن تنفيذ الإعدام. وتقول شركة "آدم سميث إنترناشونال" إن ضباط الشرطة الذين حضروا الرجم لم يكونوا خاضعين رسميا لسيطرة الشرطة السورية الحرة وجرى إبعادهم منذ ذلك الحين. واطلع برنامج بانوراما أيضا على أدلة تفيد بأن جبهة النصرة هي من اختارت ضباط الشرطة في مركزي شرطة بمحافظة إدلب. وتقول شركة "آدم سميث إنترناشونال" إن الضباط الذين فرضتهم جبهة النصرة قد اكتشفوا خلال أقل من شهرين، ثم أوقفت المدفوعات إلى قسم الشرطة. وتقول الشركة إن المدفوعات المعنية بلغت فقط 1800 دولار، ولم تأت من أموال الحكومة البريطانية. لكن الشركة لم توضح كيف تأكدت من ذلك في الوقت الذي يجري فيه تمويل المشروع بأكمله نقدا. وقال متحدث باسم الحكومة البريطانية: "إننا نأخذ أى ادعاءات بشأن التعاون مع جماعات إرهابية وانتهاكات حقوق الإنسان على محمل الجد، وقد علقت وزارة الخارجية هذا البرنامج بينما نحقق فى هذه الادعاءات." وأضاف: "نحن نعتقد أن مثل هذا العمل في سوريا مهم لحماية مصالحنا الأمنية الوطنية، لكننا بالطبع نصل إلى هذا الحكم بعناية نظرا لأنه في مثل هذه البيئة الصعبة لا يوجد نشاط من دون مخاطر." وتابع: "لهذا السبب يجري تصميم جميع برامجنا بعناية وتخضع لمراقبة شديدة".
https://www.bbc.com/amharic/55792460
https://www.bbc.com/arabic/business/2015/01/150130_china_investment
ትናንት እሑድ ይፋ በተደረገ አንድ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ጥናት መሠረት ቻይና አዳዲስ የውጭ ቀጥታ ኢንቨስትመንት በመሳብ ይሆናል ተብሎ ከተገመተው በአጭር የጊዜ ሂደት አሜሪካንን ለመብለጥ ችላለች። ይህ የተባበሩት መንግሥታት ያወጣው መረጃ እንደሚያትተው ወደ ቻይና ድርጅቶች አዳዲስ ቀጥታ ኢንቨስትመንት በ4 ከመቶ ተመንድጓል። በሌላ አነጋገር በፈረንጆቹ 2020 ወደ ቻይና የተመሙ አዳዲስ የቀጥታ ኢንቨስትመንቶች ወደ አሜሪካ ከተመሙት አዳዲስ የቀጥታ ኢንቨስትመንቶች በእጅጉ ያላቁ ናቸው። ይህ የሚያሳየው ቻይና በዓለም ዙርያ ያላት ተጽእኖ በከፍተኛ ሁኔታ እየጨመረ መምጣቱን ነው ብሏል ሪፖርቱ። ከውጭ አገራት ወደ አሜሪካ የሚገቡ አዳዲስ የቀጥታ ኢንቨስትመንቶች ባለፈው ዓመት (2020) በግማሽ መቀነሳቸውን ዘገባው አትቷል። ሆኖም ወደ ቻይና የሚተሙ የቀጥታ የውጭ ኢንቨስትመንቶች ከዕለት ዕለት እየጨመሩ ነው የመጡት። በዚህም ምክንያት ነው ቻይና ከአሜሪካ ልቃ እንድትገኝ ያስቻላት። ቻይና ባለፈው ዓመት ብቻ 163 ቢሊዮን ዶላር ወደ አገሯ አዲስ ቀጥታ ኢንቨስትመንት ፈሶላታል። አሜሪካ ግን 134 ቢሊዮን ብቻ ነው ወደ አገሯ የቀጥታ ኢንቨስትመንት መሳብ የቻለችው። ይህን አሐዛዊ ዘገባ ያወጣው የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት በንግድና በልማት ኮንፈረንስ (UNCTAD) ላይ ነው። በ እአአ 2019 አሜሪካ የ251 ቢሊዮን ዶላር አዲስ የውጭ ኢንቨስትመንትን መሳብ ችላ ነበር። በዚህ ጊዜ ቻይና የ140 ቢሊዮን የቀጥታ የውጭ ኢንቨስትመንት ነበር ማግኘት የቻለችው። ምንም እንኳ ቻይና በተገባደደው የፈረንጆች ዓመት አዲስ የቀጥታ የውጭ ኢንቨስትመንትን በመሳብ አሜሪካንን ቀድማ አንደኛ ብትሆንም በጠቅላላ የውጭ ኢንቨስትመንት ክምችት ግን አሁንም ዓለምን የምትመራው አሜሪካ ናት። ይህም የሚያሳየው ለዓመታት አሜሪካ የአዳዲስ የውጭ ኢንቨስትመንቶች መዳረሻ ተመራጭ አገር እንደነበረችና የውጭ ኢንቨስትምነት ምን ያህል የተከማቸባት አገር መሆኗን ነው ይላል ሪፖርቱ። የምጣኔ ሀብት አዋቂዎች ግን በአዳዲስ የውጭ ቀጥታ ኢንቨስትመንት የታየው የአሰላለፍ ልዩነት አሁን ቻይና በዓለም ኢኮኖሚ ላይ ወሳኝ የሆነ ተጽእኖ ማሳረፍ መጀመሯን አመላካች ነው ይላሉ። በአሜሪካ የውጭ ቀጥታ ኢንቨስትመንት በ2016 የትራምፕን መምጣት ተከትሎ ነበር ወደ 472 ቢሊዮን ዶላር የተመነደገው። ያን ጊዜ ቻይና 134 ቢሊዮን ዶላር ላይ ነበረች። ያን ጊዜ የትራምፕ አስተዳደር የአሜሪካ ኩባንያዎች ቶሎ ቻይናን እየለቀቁ ወደ አሜሪካ እንዲመለሱ ከፍተኛ ማበረታቻ እየሰጠ ነበር። በተመሳሳይ የትራምፕ አስተዳደር የቻይና ኩባንያዎች ለደኅንነት ስጋት ስለሚሆኑ በየጊዜው ይመረመራሉ በሚል በአሜሪካ የነበራቸው ሚና ለማንኳሰስ ሞክሯል። ይህ የትራምፕ አስተዳደር በዚህ መንገድ ተጽእኖ ለመፍጠር በመቻሉ ሊሆን ይችላል ባለፉት ዓመታት የቀጥታ የውጭ ኢንቨስትመንት የበላይነት በአሜሪካ ተይዞ የቆየው። ሆኖም ባለፈው ዓመት (2020) የአሜሪካ ኢኮኖሚ በኮቪድ ወረርሸኝ የተነሳ ሲቀዛቀዝ የቻይና ኢኮኖሚ ግን ቶሎ ማንሰራራት ችሏል። በ2020 የቻይና የአገር ውስጥ ጥቅል ምርት መጠን (GDP) በ2.3% ማደጉን መረጃዎች ይጠቁማሉ።. ይህም ቻይናን በኮቪድ ወረርሽኝ የተነሳ የኢኮኖሚ ድቀት ብዙም ያልተሰማት ብቸኛዋ የዓለም አገር አድርጓታል። ብዙ ኢኮኖሚስቶች በዚህ አስቸጋሪ ጊዜ የቻይና ኢኮኖሚ በፍጥነት ማንሰራራቱ አስገርሟቸዋል። በ2020 በዓለም የውጭ ቀጥታ ኢንቨስትመንት በጠቅላላው በ42% ወድቋል። ብዙውን ጊዜ የቀጥታ የውጭ ኢንቨስትመንት የሚባለው አንድ የውጭ ኩባንያ በሌላ አገር ውስጥ ያሉ ኩባንያዎችን በመግዛት ወይም ከራሱ ኩባንያ ጋር እንዲጣመሩ በማድረግ ወይም በአዲስ ኩባንያ አዲስ ሥራ ለመጀመር መዋእለ ነዋዩን ማፍሰስ ሲጀምር ነው።
في العام الماضي استثمرت شركات اجنبية 128 مليار دولار في الصين وفي العام الماضي استثمرت شركات اجنبية 128 مليار دولار في الصين و86 مليارا في الولايات المتحدة، وذلك وفقا لمنظمة الامم المتحدة للتجارة والتنمية. وافاد النمو في الاستثمار الاجنبي في الصين قطاع الخدمات بينما تباطأ قطاع التصنيع. وبصورة عامة، انخفضت الاستثمارات الاجنبية بنسبة 8 في المئة الى 1.26 ترليون دولار العام الماضي. وكان هذا ثاني أبطأ مستوى منذ بدء الازمة الاقتصادية، ويرجع ذلك بصورة جزئية إلى "هشاشة" الاقتصاد الدولي العام الماضي والمخاطر السياسية في العالم. مواضيع قد تهمك نهاية وقال التقرير "انخفضت الاستثمارات الاجنبية المباشرة الى الدول المتطورة بنسبة 14 في المئة الى ما يقدر بنحو 511 مليار دولار، متأثرة بدرجة كبيرة بسحب الاستثمارات الاجنبية من الولايات المتحدة". وانخفضت الاستثمارات الامريكية بقيمة الثلثين العام الماضي، ويرجع ذلك في المقام الاول الى شراء شركة فريزون الامريكية اسهما تبلغ قيمتها 130مليار دولار في شراكة مع شركة فودافون في بريطانيا. والولايات المتحدة حاليا ثالث افضل دولة في العالم للاستثمارات الاجنبية بعد الصين وهونغ كونغ.
https://www.bbc.com/amharic/news-55365776
https://www.bbc.com/arabic/world-55355568
ዲፓርትመንቱ የኒውክሊየር መሳሪያዎችን በበላይነት የሚቆጣጠር ሲሆን በጥቃቱ ምክንያት በኒውክሊየር መሳሪያዎቹ ላይ የደህንነት ክፍተት አላጋጠመም ተብሏል። የቴክኖሎጂው ግዙፉ ኩባንያ ማይክሮ ሶፍት በትናንትናው እለት በሲስተሙ ውስጥ አጠራጣሪ መተግበሪያዎች አግኝቻለሁ ብሏል። ከዚህ ጥቃት ጀርባ በዋናነት ሩሲያ ልትኖር እንደምትችል የተገመተው መረጃ መንታፊዎቹ ያሳዩት ታጋሽነት፣ ጥቃቱን ለማድረስ የሚሄዱበት ውስብስብ ርቀት እና ዲሲፕሊን፣ ጥቃቱን ሲያደርሱ ማንነታቸው እንዳይታወቅ ያዘጋጁት ከለላ ጥብቅነት ያለው በመሆኑ ነው። ሩሲያ ከጥቃቱ ጀርባም የለሁበትም ብላለች። የአሜሪካ የበይነ መረብ ደኅንነት ኤጀንሲ (ሲሳ) እስካሁኗ ደቂቃ ድረስ ሩሲያን በይፋ አልከሰሰም። ለጥቃቱ ኃላፊነትን ለየትኛው አካል አልሰጠም። በተጨማሪም የትኞቹ የመንግሥት መዋቅሮች የትኛው መረጃ እንደተመነተፈባቸው በዝርዝር አልገለጸም። በርባሪዎቹ በአሁን ሰዓት በአሜሪካ መከላከያ፥ በአሜሪካ አገር ውስጥ ደኅንነት (ሆምላንድ ሴኩሪቲ)፥ በአሜሪካ ግምጃ ቤትና ንግድ ሚኒስቴር ዳታዎችን በከፊል መቆጣጠር ላይ ናቸው። የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራም በጥቃቱ ላይ አስተያየት አልሰጡም። ከአንድ ወር በኋላ ወደ ዋይት ሐውስ የሚገቡት ተመራጭ ፕሬዝዳንት ጆሴፍ ባይደን የሳይበር ደኅንነት ጉዳይ መንግሥቴ እጅግ አንገብጋቢ ከሚላቸው አጀንዳዎች አንዱ ነው ብለዋል። በርካታ የአሜሪካ የመንግሥት መሥሪያ ቤቶች በሰሞኑ የሳይበር ጥቃት ክፉኛ እንደተሸመደመዱ ይነገራል። ይህ የሳይበር ጥቃት አሁንም ድረስ አልቆመም። ሲሳ እንዳለው በርባሪዎቹ የኮምፒውተር ኔትዎርኮችን ሰብረው መግባት የቻሉት መቀመጫውን ቴክሳስ ባደረገ የኢንተርኔት ቴክኖሎጂ ኩባንያ በሆነው ሶላርዊንድስ ሶፍትዌር ተጠቅመው ነው። 18ሺ የሚሆኑ የሶላር ዊንድስ ኦሪዮን ሶፍትዌር ተጠቃሚዎች ይህንን ሶፍትዌር እድሳት (አብዴት) ሲያደርጉ ነው በዚያው በርባሪዎች ሰተት ብለው መግባት የቻሉት። ይህንን ተከትሎ ሁሉም የመንግሥትና የግል ድርጅቶች የሶላር ዊንድስ ሶፍትዌርን ከኮምፒውተራቸው በአስቸኳይ እንዲያስወግዱ ተነግሯቸዋል። አሁንም ቢሆን የአሜሪካ የበይነ መረብ ደኅንነት ኤጀንሲ (Cisa) እና የአሜሪካ የወንጀል ምርመራ ቢሮ (FBI) ከዚህ መጠነ ሰፊ የሳይበር ጥቃት ጀርባ ማን እንዳለ ከመናገር ተቆጥበዋል። ሆኖም በሳይበር ደኅንነት የመሰሩና የበይነ መረብ ደኅንነት ጉዳይ አዋቂዎች፣ አማካሪዎችና ተመራማሪዎች እንዲህ ያለ አቅም ያላት ሩሲያ ብቻ ናት ሲሉ ጣታቸውን ወደ ክሬምሊን ይጠቁማሉ።
مكتب التحقيقات الفدرالي من بين من يحققون في حملة القرصنة والوزارة هي الجهة المسؤولة عن إدارة الأسلحة النووية الأمريكية، لكنها قالت إن أمن الترسانة النووية لم يتعرض للخطر. وقالت شركة مايكروسوفت العملاقة للتكنولوجيا الخميس إنها عثرت على برامج ضارة في أنظمتها. ويشك كثيرون في أن الحكومة الروسية مسؤولة عن هذا الاختراق، وتنفي موسكو أي دور لها في عملية الاختراق. وكانت وزارتا الخزانة والتجارة الأمريكيتين من بين الأهداف الأخرى للاختراق المتطور الذي استمر لأشهر، والذي اعترف به المسؤولون لأول مرة يوم الأحد. مواضيع قد تهمك نهاية كيف ردت حكومة الولايات المتحدة؟ لم يعلق الرئيس دونالد ترامب بعد على الهجمات الإلكترونية. في غضون ذلك، تعهد الرئيس الأمريكي المنتخب، جو بايدن، بأن يولي الأمن السيبراني "أولوية قصوى" في إدارته. وقال في تعليق على الحادث "نحن بحاجة إلى إيقاف وردع خصومنا عن شن هجمات إلكترونية كبيرة في المقام الأول"، مضيفا "سنفعل ذلك، من بين أمور أخرى، عن طريق فرض عقوبات باهظة على المسؤولين عن مثل هذه الهجمات الخبيثة، بما في ذلك بالتنسيق مع حلفائنا وشركائنا". وأصدرت وكالة الأمن السيبراني والبنية التحتية (سيسا Cisa)، أكبر وكالة إلكترونية في أمريكا، تحذيرا صارخا الخميس، قائلة إن معالجة التطفل الذي حدث سيكون أمرا "معقدا للغاية، وصعبا". وأضافت أن "البنية التحتية الحيوية" تضررت، والوكالات الفيدرالية وشركات القطاع الخاص تعرضت للخطر، وأن الضرر يشكل "تهديدا خطيرا". وقالت وكالة الأمن السيبراني والبنية التحتية إن الاختراق بدأ في مارس/ آذار 2020 على الأقل، وأن المسؤولين "أظهروا الصبر، والأمن التشغيلي، والحرفية المتقدمة". ولم تحدد الوكالة ما هي المعلومات التي تمت سرقتها أو كشفها. وفي معرض حديثها عن الهجوم على وزارة الطاقة ، أكدت المتحدثة باسم الوزارة، شايلين هاينز، أن الوزراة تتعاملت مع الأختراق الإلكتروني، لكنها قالت "البرامج الضارة تركزت فقط على شبكات الأعمال". وأضافت أن الوظائف الأمنية في الإدارة الوطنية للأمن النووي (إن إن إس أي NNSA) ، التي تشرف على الأسلحة النووية الأمريكية، لم تتأثر. ماذا نعرف عن عواقب الاختراق؟ قال الرئيس المنتخب جو بايدن: "هناك الكثير مما لا نعرفه حتى الآن، ولكن ما نعرفه يعد مصدر قلق كبير". من المعروف أن القراصنة قاموا على الأقل بمراقبة البيانات داخل مجموعة من الإدارات الحكومية الأمريكية الرئيسية، بما في ذلك وزارة الخارجية والدفاع والأمن الداخلي والخزانة والتجارة، وفقا لتقارير وكالة رويترز للأنباء. وقالت وكالة الأمن السيبراني والبنية التحتية إن الجناة تمكنوا من اختراق شبكات الكمبيوتر باستخدام برنامج إدارة الشبكة الذي صنعته شركة سولارويندز لتكنولوجيا المعلومات، ومقرها تكساس. فقد أجرى ما يصل إلى 18000 من عملاء شركة سولارويندز أوريون عمليات تحميل لتحديثات تحتوي على برامج ضارة، تمكن المتسللون من تثبيتها. وعلى الفور، تم توجيه جميع الوكالات المدنية الفيدرالية الأمريكية بإزالة برامج شركة سولارويندز من خوادمها في وقت سابق من هذا الأسبوع. وقالت الوكالة، الخميس، إنها تحقق في "أدلة على وجود أدوات اختراق -ناقلات دخول- إضافية، بخلاف منصة سولارويندز أوريون". وقالت مايكروسوفت إنها حددت أكثر من 40 من عملائها الذين استهدفوا في الهجوم السيبراني، بما في ذلك الوكالات الحكومية ودور ومراكز الأبحاث والمنظمات غير الحكومية وشركات تكنولوجيا المعلومات. ويتركز حوالي 80 في المئة من هؤلاء في الولايات المتحدة، بينما كان الآخرون في كندا والمكسيك وبلجيكا وإسبانيا والمملكة المتحدة وإسرائيل والإمارات العربية المتحدة. وقال رئيس شركة مايكروسوفت، براد سميث، إن الهجوم كان "مبهرا من حيث مداه وتعقيده وتأثيره". وكتب في إحدى المدونات "هذا ليس 'تجسسا كالمعتاد '، حتى في العصر الرقمي". وأضاف: "وبدلا من ذلك، فإنه يمثل عملا متهورا أدى إلى ظهور الضعف التكنولوجي الخطير للولايات المتحدة والعالم". ولم تفصح وكالة الأمن السيبراني والبنية التحتية أو مكتب التحقيقات الفيدرالي (إف بي آي) علنا عن من يعتقدون أنهم يقفون وراء الهجمات، لكن شركات الأمن الخاصة والمسؤولين الذين نقلت عنهم وسائل الإعلام الأمريكية وجهوا أصابع الاتهام إلى روسيا. وطرحت صحيفة واشنطن بوست شكوكا حول مجموعة قرصنة روسية تُدعى (Cozy Bear) أو (APT 29)، والتي لها علاقات بوكالات التجسس في البلاد. وذكرت الصحيفة أن نفس المجموعة الروسية اخترقت خوادم البريد الإلكتروني في وزارة الخارجية والبيت الأبيض عندما كان باراك أوباما رئيسا. وقالت السفارة الروسية في الولايات المتحدة في بيان نشرته على مواقع التواصل الاجتماعي الاثنين إنها "لا تنفذ عمليات هجومية في المجال السيبراني".
https://www.bbc.com/amharic/news-56156450
https://www.bbc.com/arabic/world-56157649
"እንደ አንድ ህዝብ እንዲህ ዓይነቱን ጭካኔ የተሞላበት ዕጣ ፈንታ መቀበል አንችልም። በሀዘኑ መቆዘምን መከልከል አለብን" ብለዋል። ፕሬዚዳንቱ፣ ምክትል ፕሬዚዳንቱ እና የትዳር አጋሮቻቸው ከንግግሩ በኋላ በኋይት ሃውስ በነበረው የሻማ ማብራት ሥነ-ስርዓት ወቅት የህሊና ፀሎት አድርገዋል፡፡ አሜሪካ ከ 28.1 ሚሊዮን በላይ ዜጎቿ በቫይረሱ በመያዛቸውም በዓለም አቀፍ ደረጃ ቀዳሚ ሆናለች። ፕሬዝዳንቱ "ዛሬ ሁሉም አሜሪካውያን እንዲያስታውሱ እጠይቃለሁ፡፡ ያጣናቸውን እና ወደ ኋላ የተውናቸውን ዳግም አስታውሱ" ሲሉ አሜሪካኖች ኮቪድን በጋራ እንዲዋጉ ጥሪ አቅርበዋል፡፡ በፌደራል መንግሥቱ ሥር የሚገኙ ሁሉም ቦታዎች ላይ ለሚቀጥሉት አምስት ቀናት የአገሪቱ ሰንደቅ ዓላማ ዝቅ ብሎ እንዲውለበለብ ባይደን አዝዘዋል፡፡ ጆ ባይደን በኋይት ሃውስ ተገኝተው ንግግራቸውን የከፈቱት፣ በኮቪድ-19 የደረሰው አሜሪካውያን ሞት ከአንደኛው በዓለም ጦርነት፣ በሁለተኛው የዓለም ጦርነት እና በቬትናም ጦርነት ከሞቱት ሰዎች ድምር ቁጥር የበለጠ መሆኑን በመጥቀስ ነው። "ዛሬ በእውነት አስከፊ እና ልብ ሰባሪ ምዕራፍ ነው- 500,071 ሰዎች ሞተዋል" ብለዋል፡፡ በመቀጥለም "ብዙ ጊዜም እንደ ተራ አሜሪካዊ ሰዎች ሲገለጹ እንሰማለን። እንደዚህ ዓይነት ነገር የለም። ምንም ተራ ብሎ ነገር የለም፡፡ ያጣናቸው ሰዎች እጅግ የተለዩ ነበሩ፡፡ በአሜሪካ የተወለዱ ወደ አሜሪካ የተሰደዱ ናቸው" ብለዋል። "ብዙዎቹም የመጨረሻ እስትንፋሳቸውን በአሜሪካ ወስደዋል" ሲሉ ተናግረዋል፡፡ ጆ ባይደን ሚስታቸው እና ሴት ልጃቸው በጎርጎሮሳዊያኑ 1972 በመኪና አደጋ የተገደሉ ሲሆን ወንድ ልጃቸው ደግሞ በ 2015 በካንሰር ህይወቱ ማለፉን በማንሳት የራሳቸውንም የሃዘን ተሞክሮ ጠቅሰዋል። "ለእኔ በሀዘን ውስጥ ያለው መንገድ ዓላማን መፈለግ ነው" ብለዋል። ባይደን በወረርሽኙ ላይ የወሰዱት እርምጃ ከቀድሞው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ የተለየ ነው። ትራምፕ በአደገኛው ቫይረስ ተጽዕኖ ላይ ጥርጣሬ ያሳደሩ እና የቫይረሱ ስርጭትን ለመከላከል ጭምብሎችን መልበስ እና ሌሎች እርምጃዎችን ፖለቲካዊ አድርገውት እንደነበር ይነገራል፡፡ ባይደን ስልጣኑን ከመረከባቸው ከአንድ ቀን በፊት 400,000 አሜሪካውያን በቫይረሱ ምከንያት የሞቱበትን ክስተት አስበው ውለዋል፡፡ በሌላ በኩል በዋሽንግተን በብሔራዊ ካቴድራል ደወሎች 500 ጊዜ ተደውሏል- በወረርሽኙ ህይወታቸው ላለፈው ለአንድ ሺህ አሜሪካዊ አንድ ጊዜ ማለት ነው፡፡ በአሜሪካ ምን እየሆነ ነው? በኮሮቫይረስቫይረስ የተያዙት አሜሪካውያን ቁጥር በሁለተኛ ደረጃ ከያዘች ህንድ (11 ሚሊዮን) እና ብራዚል (10.1 ሚሊዮን) ጋር ሲነፃፀር በእጥፍ የሚበልጥ ነው፡፡ ብራዚል በ 244,000 የሟቾችን ቁጥር ሁለተኛ ስትሆን ሜክሲኮ 178,000 ሰዎችን አጥታ በሦስተኛ ደረጃ ላይ ትገኛለች፡፡ "ከአስርተ ዓመታት በኋላ በመተንፈሻ አካላት ኢንፌክሽን ምክንያት የደረሰውን የብዙዎች ሞት በሃገሪቱ ታሪክ ውስጥ እንደ ታላቅ ታሪካዊ ምዕራፍ ይገልጹታል" ሲሉ የበሽታ መከላከያ ባለሙያው ዶ/ር አንቶኒ ፋውቺ ለሲ.ኤን.ኤን ገልጸዋል። "አስገራሚ ቁጥር ነው። ከአንድ ዓመት በፊት ግማሽ ሚሊዮን አሜሪካውያን በዚህ በሽታ ሕይወታቸውን ያጣሉ የሚል ግምት አልነበረኝም" ብለዋል በብራውን ዩኒቨርሲቲ የኅብረተሰብ ጤና ትምህርት ቤት ዲን የሆኑት ዶ/ር አሺሽ ጅሃ። "በዚህች ሀገር ውስጥ ብዙ አቅም፣ ብዙ ሀብት አለን ... የምንከላከለው ስለነበር መከሰት አልነበረበትም፡፡ አሁን እዚህ ደርሰናል፡፡ የምንሰጠው ምላሽ የተሳሳተባቸውን መንገዶች ሁሉ ማንፀባረቅ ያለብን ይመስለኛል" ሲሉ ለቢቢሲ ገልጸዋል፡፡ የዋሽንግተን ዩኒቨርስቲ ከሰሞኑ ይፋ ባደረገው ትንበያ መሠረት ቢያንስ 90,000 የሚሆኑ ተጨማሪ አሜሪካውያን እስከ ሰኔ 1 ቀን ድረስ በቫይረሱ ይሞታሉ ተብሎ ይጠበቃል፡፡ በግምቱ መሠረት በግንቦት መጨረሻ ቫይረሱ በየቀኑ 500 ገደማ አሜሪካውያንን እንደሚገድል ይገምታል። በአሁኑ ወቅት በየቀኑ ወደ 2,000 የሚጠጉ ሰዎች በቫይረሱ እንደሚሞቱ ይገመታል። በየቀኑ ወደ 1.6 ሚሊዮን የሚጠጋ ክትባት ለአሜሪካዊያን እየተሰጠ በመሆኑ ሆስፒታል የሚገቡ ሰዎች መጠን ለ40ኛ ተከታታይ ቀናት ቀንሷል፡፡ ሆኖም ባለሙያዎች በአገሪቱ ውስጥ እየጨመረ በሄደው አዲስ የኮሮናቫይረስ ዝርያ የሟቾችን ቁጥር ሊጨምር ይችላል በሚል አሳስቧቸዋል፡፡ አኃዞች ቢሻሻሉም በኮሮናቫይረስ ምክንያት የአሜሪካኖች በሕይወት የመኖር ዕድሜን በአንድ ዓመት ቀንሷል ሲል የአሜሪካ የበሽታ መቆጣጠርና መከላከል ማዕከል ባለፈው ሳምንት አስታውቋል፡፡ በቫይረሱ እጅግ በተጎዱትና በቁጥር አናሳ በሆኑት ማህበረሰቦች ዘንድ ደግሞ ለውጡ ከፍተኛ ነው ተብሏል። በህይወት የመኖር ዕድሜያቸው በከፍተኛ ደረጃ የቀነሰባቸው ጥቁር ወንዶች ሲሆኑ ከጥር እስከ ሰኔ 2020 ባለው ጊዜ ብቻ በሦስት ዓመት ቀንሷል፡፡ በዚህ ጊዜ ውስጥ የሂስፓኒኮች በህይወት የመኖር ዕድሜ በ 2.4 ዓመት ቀንሷል፡፡
الرئيس بايدن وزوجته ونائبته وزوجها خلال إحياء دقيقة صمت خارج البيت الأبيض حدادا على ضحايا كوفيد وقال "كأمة لا يمكننا قبول هذا المصير القاسي. يجب أن نقاوم الشعور بالعجز تجاه هذا الحزن". ثم وقف الرئيس وزوجته ونائبته كامالا هاريس وزوجها دقيقة صمت خارج البيت الأبيض حدادا على أرواح المتوفين في ظل إضاءة الشموع. وتبلغ الإصابات المؤكدة في الولايات المتحدة الآن 28.1 مليون، وهو أيضا رقم قياسي عالمي. وقال الرئيس بايدن "اليوم أطلب من كل الأمريكيين أن يتذكروا. تذكروا أولئك الذين فقدناهم وتذكروا أولئك الذين تركناهم خلفنا"، طالبا من كل الأمريكيين أن يتكاتفوا لمحاربة الوباء. مواضيع قد تهمك نهاية كيف أحيا بايدن هذا الحدث؟ فيروس كورونا: خطاب مؤثر لبايدن مع تخطي عدد ضحايا كوفيد-١٩ لعتبة النصف مليون شخص أمر الرئيس بتنكيس كل الأعلام في المباني الفيدرالية خلال الأيام الخمسة المقبلة. وافتتح بايدن خطابه بالقول إن أعداد الوفيات في الولايات المتحدة بسبب كوفيد أعلى من الوفيات في الحرب العالمية الأولى وحرب فيتنام مجتمعتين. وقال "اليوم نحيي ذكرى قاتمة حقا، وتحطم القلوب، بعدما وصل الرقم إلى 500017 وفاة". ومضى قائلا: "غالبا ما نسمع أن المتوفين أمريكيون عاديون. ليس هناك شيء من هذا القبيل، ليس هناك شيء عادي. الأشخاص الذين فقدناهم كانوا استثنائيين. إنهم من جميع الأعمار. ولدوا في الولايات المتحدة أو هاجروا إليها". وأردف قائلا: "الكثير منهم استنشقوا آخر نفس في حياتهم بمفردهم في الولايات المتحدة". أسرة تنعى جريجوري بلانكس، 50 عاما، الذي توفي جراء كوفيد في يناير/كانون الثاني في تكساس تحدّث بايدن عن تجربته الشخصية في الحزن عندما فقد زوجته وابنته اللتين قتلتا في حادث سير في عام 1972 وتوفي أحد أبنائه متأثرا بسرطان الدماغ في عام 2015. وقال "أعرف ما معنى أن تكون غائبا عن مكان الحادث. أعرف ما الذي يعنيه إمساك أياديهم؛ هناك نظرة في عيونهم ثم يموتون". وأضاف "بالنسبة إلي، يتوجب العثور على غاية في الحياة، من أجل التغلب على الحزن والأسى". طريقة تعامل بايدن مع الوباء تختلف عن طريقة سلفه دونالد ترامب الذي ألقى بظلال من الشك على تأثير الفيروس المميت. وينظر إلى مقاربة ترامب على أنها شهدت تسييسا لارتداء الكمامات، وغيرها من الإجراءات المطلوبة لوقف انتشار الوباء. في 19 يناير/كانون الثاني، أي بعد يوم واحد من استلام السلطة، أحيا بايدن ذكرى وفاة 400 ألف أمريكي جراء الوباء. وتأتي ذكرى يوم الاثنين لإحياء وفيات كوفيد بعد مرور قرابة شهر على الذكرى السابقة. وفي العاصمة واشنطن، قرعت الكاتدرائية الوطنية الأجراس 500 مرة، أي مرة لكل ألف أمريكي فقدوا حياتهم بسبب الوباء. كيف أثر كوفيد على الولايات المتحدة؟ بالرغم من أن الأرقام تسير في الاتجاه الصحيح، فإن وتيرة الدخول إلى المستشفيات ، ونسبة والوفيات، مرتفعتان كما تبين الإحصائيات. •تبلغ الإصابات المؤكدة في الولايات المتحدة 28.1 مليون إصابة، وهي ضعف الإصابات في البلد الذي يليها من حيث أعداد الإصابة، أي الهند (11 مليون)، ومن بعدهما والبرازيل ( مليون 10.1) حسب أبحاث جامعة جونز هوبكينز. •تحتل الولايات المتحدة المرتبة التاسعة عند احتساب الوفيات في كل 100 ألف نسمة، وتأتي بعد المملكة المتحدة وإيطاليا. •وتشير التوقعات إلى أن 90 ألف أمريكي على الأقل سيموتون جراء الوباء بحلول 1 يونيو/حزيران، حسب معهد القياسات الصحية والتقييم (IHME). وفي أواخر شهر مايو/أيار سيؤدي الوباء إلى وفاة نحو 500 أمريكي في اليوم، في تراجع عن العدد الحالي وهو ألفا شخص في اليوم. •معدلات القبول في المستشفيات تراجعت لليوم الأربعين على التوالي. •متوسط التطعيم في اليوم يصل إلى 1.7 مليون، أي ضعف العدد عندما استلم بايدن السلطة. •عدد السلالات المتزايدة، التي يمكن أن تؤدي إلى تفشي الوباء، تظل مثيرة للقلق. وقال الدكتور أشيش جها من معهد الصحة العامة في جامعة براون للبي بي سي: "قبل عام، لم أكن أتصور أن نصف مليون أمريكي سيفقدون حياتهم جراء هذا الوباء". وأضاف: "عندنا قدرات كثيرة وموارد كبيرة...كان يمكن منع تفشي الوباء ولم يكن ينبغي حصول هذا لكنه حصل. وها نحن نواجه هذا الوضع". وقال كبير علماء التطعيم في الولايات المتحدة، الدكتور أنتوني فاوتشي الأحد لقناة سي إن إن: "الناس ولمدة عقود من الآن سيتحدثون عن هذا الأمر باعتباره حدثا تاريخيا فظيعا في تاريخ هذا البلد، سيتحدثون عن الأشخاص الذين توفوا جراء عدوى في الجهاز التنفسي". وتراجع متوسط العمر المتوقع في الولايات المتحدة عاما كاملا بسبب كوفيد-19، حسب مراكز مكافحة الأمراض والوقاية منها الأسبوع الماضي. وكان هذا التغيير أكثر حدة بين الأقليات العرقية التي تضررت بنسبة أكبر جراء هذا الفيروس القاتل. وعانى الرجال السود أكبر انخفاض في متوسط العمر المتوقع إذ تراجع ثلاث سنوات ما بين يناير/كانون الثاني ويونيو/ حزيران 2020. كما انخفض متوسط العمر المتوقع بين الرجال من أصل إسباني إلى 2.4 سنوات خلال الفترة ذاتها.
https://www.bbc.com/amharic/53477383
https://www.bbc.com/arabic/science-and-tech-53479615
በክትባቱ ሙራ ላይ በበጎ ፈቃደኝነት የተሳተፉ 1,077 ሲሆኑ የተሰጣቸው ክትባት ጸረ ተህዋሲ [አንቲቦዲ] እንዲያዳብሩና ነጭ የደም ህዋሳታቸው ኮሮናቫይረስን መከላከል እንዲችል ሆኗል ተብሏል። የዚህ ምርምር ውጤት ግኝት በጣም ተስፋ ሰጪ የተባለ ሲሆን፤ ነገር ግን ይህ በሽታውን የመከላከያ አቅምን ለማግኘት በቂ መሆን አለመሆኑ ያልታወቀ ሲሆን ሰፊ ሙከራ እየተካሄደም ይገኛል። ይህ ምርምር የተደረገው በቅድሚያ ክትባቱ ለበርካታ ሰዎች ቢሰጥ ደኅንነቱ የተጠበቀ ይሆናል ወይ የሚለውን ለማረጋገጥ ነው ተብሏል። ክትባቱ የሚሰራው እንዴት ነው? ይህ ባልተጠበቀ ፍጥነት የተሰራው ክትባት ሲኤችኤዲ0ኤክስ1 ኤንኮቪ-19 (ChAdOx1 nCoV-19) ይባላል። የተሰራው ቺምፓንዚዎች ላይ ጉንፋን ከሚያስከትል ቫይረስ ዘረመል ተፈበርኮ ነው። ቫይረሱ በጥንቃቄ በላብራቶሪ ውስጥ የተሰራ ሲሆን በቅድሚያ በሰዎች ላይ ኢንፌክሽኖች እንዳያስከትል እንዲሁም ደግሞ "ኮሮናቫይረስ እንዲመስል" ተደርጓል። • በኮሮናቫይረስ ሰበብ ትኩረት የተነፈጉት የዓለማችን ገዳይ ችግሮች • ሩሲያ የኮሮናቫይረስ ክትባት መረጃዎችን ለመመንተፍ ሞክራለች መባሏን ውድቅ አደረገች • የሩሲያ የመረጃ መረብ ሰርሳሪዎች የኮቪድ-19 ክትባት ምርምርን ኢላማ ማድረጋቸው ተነገረ ተመራማሪዎች ይህንን ያደረጉት ኮሮናቫይረስ የሰው ልጅ ህዋሶች በቁጥጥር ስር ለማዋል የሚጠቀምበትን የ"ስፓይክ ፕሮቲን" ጄኔቲክ መመሪያዎችን በመውሰድ ለሚያመርቱት ክትባት ተጠቅመው ነው። ይህም ማለት ክትባቱ ኮሮናቫይረስን የሚመስል ሲሆን የመከላከል ሥርዓቱም እንዴት አድርጎ ማጥቃት እንዳለበት ይለማመዳል ማለት ነው። ጸረ ተህዋሲዎችና ቲ ህዋሳት ምንድን ናቸው? እስካሁን ድረስ ስለ ኮሮናቫይረስ ሲወራ ትኩረቱ በአብዛኛው ያለው አንቲቦዲዎች ላይ ነው፤ ነገር ግን እነዚህ የመከላከያ ኃይላችን አንድ ክፍል ብቻ ናቸው። አንቲቦዲዎች ትንንሽ ፕሮቲኖች ሲሆኑ የተሰሩትም ቫይረሱ ላይ በሚጣበቁት የመከላከል ሥርዓታችን ነው። አንቲቦዲዎችን እንዳይሰሩ ማድረግ ከተቻለ ኮሮናቫይረስን እንዳይሰራ ያደርገዋል። ቲ ሴል ደግሞ የነጭ የደም ሴሎች ዓይነት ሲሆኑ፤ የመከላከል ሥርዓታችንን በማስተባበር እና የትኞቹ ህዋሶች እንደተጠቁና እንደወደሙ ለመለየት ያገለግላሉ። ሁሉም ውጤታማ የሆኑ ክትባቶች አንቲቦዲን እና ቲ ሴልን ምላሽ ያካተቱ ናቸው። የቲ ሴሎች ቁጥር ክትባቱን ከወሰዱ ከ14 ቀናት በኋላ ከፍ ያለ ሲሆን የአንቲቦዲዎች ደግሞ ከክትባቱ ከወሰዱ ከ28 ቀን በኋላ ከፍ ብሎ ታይቷል። ምርምሩ የረዥም ጊዜ የመከላከል አቅም ምን እንደሚመስል ለመለየት በቂ ጥናት አላደረገም። ደህንነቱ የተጠበቀ ነው? አዎ፤ ነገር ግን የጎንዮሽ ጉዳት አለው። ክትባቱን በመውሰድ የሚመጣ አደገኛ የሆነ የጎንዮሽ ጉዳት የለውም፤ ነገር ግን ክትባቱን ከወሰዱ 70 በመቶ ያህል ሰዎች ትኩሳት አልያም ራስ ምታት አዳብረዋል። ተመራማሪዎቹ ይህ ደግሞ በፓራሳታሞል የሚድን ነው ሲሉ ተናግረዋል። ፕሮፌሰር ሳራ ጊልበርት "ክትባታችን የኮቪድ-19 ወረርሽኝን ለመቆጣጠር ያገለግላል ከማለታችን በፊት በርካታ ሥራ መሰራት አለበት፤ ነገር ግን ይህ የመጀመሪያ ደረጃ ውጤት ተስፋ ሰጪ ነው" ብለዋል። ክትባቱ ውጤታማ ሆኖ ለአገልግሎት የሚበቃ ከሆነ ዩናይትድ ኪንግደም አስቀድማ 100 ሚሊዮን ክትባቶችን አዛለች። የምርምሩ ቀጣይ ሥራ ምንድን ነው? እስካሁን ድረስ ያለው የክትባቱ ምርምር ውጤታማ ነው። ነገር ግን ክትባቱ ለሌሎች ቢሰጥ ደኅንነቱ የተጠበቀ መሆኑን ማረጋገጥ ያስፈልጋል። ጥናቱ እስካሁን ድረስ ሰዎች በኮሮናቫይረስ እንዳይታመሙ ይከላከላል ወይስ በኮቪድ-19 ቢያዙ የሚያሳዩትን ምልክት ይቀንሳል የሚለውም አልታወቀም። በዩናይትድ ኪንግደም ከ10 ሺህ በላይ ሰዎች በሚቀጥለው ሙከራ ላይ ይሳተፋሉ። ይሁን እንጂ ሙከራው ወደ ሌሎች አገራትም እየተስፋፋ ሲሆን ለዚህም ምክንያት ነው የተባለው በዩናይትድ ኪንግደም ያለው የቫይረሱ ስርጭት መጠን እየቀነሰ በመሆኑ የክትባቱ ውጤታማነትን ለማወቅ አስቸጋሪ ስለሚያደርገው ነው። በአሜሪካ 30 ሺህ ሰዎች፣ በደቡብ አፍሪካ 2000 ሰዎች እንዲሁም በብራዚል 5000 ሰዎች የሚሳተፉበት ሙከራ ይደረጋል። ከዚህ በኋላም "ተግዳሮታዊ ሙከራ" በመባል የሚታወቀው የምርምር ደረጃ የሚካሄድ ሲሆን በዚህም ወቅት ክትባቱን የተከተቡ ሰዎች ሆን ተብሎ በኮሮናቫይረስ እንዲያዙ ይደረጋሉ። ምንም እንኳ መድኃኒቱ ስላልተገኘ የሙያ ሥነ ምግባር ጥያቄ ቢነሳም ይህ ግን መከናወኑ አይቀርም ተብሏል። ክትባቱን መቼ አገኛለሁ? ከተሳካ የኮሮናቫይረስ ክትባት ውጤታማ መሆኑ የሚረጋገጠው በዚህ ዓመት መጨረሻ ላይ ነው። ነገር ግን ለሕዝብ በስፋት ጥቅም ላይ በዚህ ወቅት አይውልም። የጤና ባለሙያዎች ባላቸው የሥራ ሁኔታና ተጋላጭነት፣ በእድሜ በመለየት ክትባቱን በቅድሚያ እንዲያገኙ ይደረጋል። ይሁን እንጂ ሁሉም ነገር በእቅዱ መሰረት ከሄደ ክትባቱ ለተለያዩ ማኅበረሰብ ክፍሎች በሚቀጥለው የፈረንጆች ዓመት መጀመሪያ ወራት ላይ ይደርሳል ተብሎ ይጠበቃል። ቦሪስ ጆንሰን እንዳሉት "በጣም ተስፋ አለኝ፣ ነገር ግን መቶ በመቶ እርግጠኛ ሆኜ በዚህ ዓመት ወይንም በሚቀጥለው ዓመት ክትባቱን እናገኛለን ማለት ማጋነን ነው። ገና እዚያ አልደረስንም" ብለዋል። የኦክስፎርድ ዩኒቨርስቲ ክትባት እዚህ ደረጃ ሲደርስ የመጀመሪያው አይደለም።፤ በቻይናና በአሜሪካ የሚገኙ የተመራማሪዎች ቡድኖችም ተመሳሳይ ውጤት ለህትመት አብቅተዋል።
مازال أمام اللقاح فترة لتثبت فعاليته وأظهرت التجارب، التي أجريت على 1077 شخصا أن اللقاح أدى إلى توليد أجسام مضادة، وخلايا من نوع (تي)تستطيع مكافحة الفيروس. وتبدو النتائج واعدة بدرجة كبيرة، ولكن لا يزال الوقت مبكرا لمعرفة إن كان هذا كافيا لحماية الجسم، كما أنه لا تزال تجرَى تجارب على نطاق أوسع. وطلبت بريطانيا 100 مليون جرعة بالفعل. لا يتوقع إتاحة اللقاح قبل نهاية العام كيف يعمل اللقاح؟ مواضيع قد تهمك نهاية يطور اللقاح، الذي يعرف بـ"ChAdOx1 nCoV-19" بسرعة غير مسبوقة. وهو يتكون من فيروس مولد جينيا، يتسبب في إصابة الشمبانزي بنوبات البرد المعتادة. وعدّل هذا الفيروس كثيرا حتى لا يؤدي إلى إصابة الأشخاص بالعدوى، وحتى "يبدو" أشبه بفيروس كورونا. وتمكن العلماء من التوصل إلى ذلك بواسطة نقل التعليمات الجينية الخاصة ببروتين فيروس كورونا، وهو الأداة المهمة التي يستخدمها الفيروس لاقتحام خلايانا، إلى اللقاح الذي يطورونه. ويعني هذا أن اللقاح يماثل فيروس كورونا، وأن جهاز المناعة في الجسم يستطيع تعلم مهاجمته. ما الأجسام المضادة وخلايا-تي؟ مازال هناك تركيز كبير بالنسبة إلى فيروس كورونا على الأجسام المضادة، ولكنها ليست إلا جزءا واحدا من دفاع جهاز المناعة لدينا. والأجسام المضادة هي بروتينات صغيرة يخلّقها جهاز المناعة فتلتصق بالفيروسات التي تهاجم الجسم. وتستطيع الأجسام المضادة إيقاف عمل الفيروس. أما خلايا - تي، فهي خلايا دم بيضاء، تساعد في تنسيق عمل جهاز المناعة، وتستطيع تحديد الخلايا المصابة بالفيروس أولا ثم تدميرها بعد ذلك. ويؤدي أي لقاح فعال إلى إفراز الجسم لأجسام مضادة وخلايا - تي لمواجهته. وتبلغ مستويات خلايا - تي ذروتها في الجسم بعد مرور 14 يوما من التلقيح، أما مستويات الأجسام المضادة فتصل إلى ذروتها بعد 28 يوما. ولم تُجر الدراسة بعدُ لفترة كافية لمعرفة طول فترة بقاء خلايا - تي والأجسام المضادة في الجسم، بحسب ما أوردته مجلة لانسيت الطبية. وقال برفيسور أندرو بولارد، عضو فريق جامعة أكسفورد لبي بي سي: "نحن سعداء جدا بالنتائج التي نشرت اليوم لأننا رأينا الأجسام المضادة وخلايا - تي معا". وأضاف: "هذه نتائج واعدة جدا، ونعتقد أن استجابة الجسم هي من النوع المرتبط بالحماية. لكن السؤال الأساسي الذي يسأله كل واحد هو هل يعمل اللقاح، وهل يقدم حماية للجسم؟.. علينا أن ننتظر". وأظهرت الدراسة أن 90 في المئة ممن أجريت عليهم التجارب استجابت أجهزة مناعتهم بتوليد أجسام مضادة بعد جرعة واحدة من اللقاح. وتلقى 10 أشخاص فقط جرعتين حتى تستجيب أجسامهم للقاح. وقال بروفيسور بولارد: "لا نعرف حتى الآن ما هو المستوى المطلوب لبلوغ درجة الحماية، لكن يمكننا زيادة استجابة الجسم بجرعة ثانية". هل هو آمن؟ نعم، هو آمن، لكنْ هناك أعراض جانبية. لم يؤد اللقاح إلى حدوث أعراض جانبية خطيرة، لكن حوالي 70 في المئة ممن شاركوا في التجارب عانوا من ارتفاع في درجة الحرارة، ومن الصداع. ويقول الباحثون إن هذه الأعراض يمكن علاجها بتناول أقراص الباراسيتامول. وتقول بروفيسورة سارة غيلبيرت، من جامعة أكسفورد: "لا يزال هناك عمل كثير أمامنا قبل أن نؤكد إن كان اللقاح الذي نطوره سيساعد في مواجهة مرض كوفيد-19، لكن تلك النتائج مبشرة". ما الخطوة التالية في التجارب؟ لا يتوقع إتاحة اللقاح قبل نهاية العام النتائج التي توصل إليها العلماء حتى الآن واعدة، لكن هدفهم الأساسي هو ضمان أمان اللقاح بقدر يسمح بإعطائه للناس. ولا تستطيع الدراسة إظهار إن كان اللقاح سيمنع الناس من الإصابة بمرض كوفيد-19، أو أنه سيخفف أعراضه فقط. وسيشارك في المرحلة المقبلة من التجارب أكثر من 10آلاف شخص في بريطانيا. ووسع نطاق التجارب أيضا ليشمل بلدانا أخرى، لأن مستويات فيروس كورونا في بريطانيا منخفضة، ومن الصعب معها معرفة مدى فعالية اللقاح. وستجرى تجارب أكبر يشارك فيها 30 ألف شخص في الولايات المتحدة، و2000 شخص في جنوب إفريقيا، و5000 شخص في البرازيل. وهناك دعوات أيضا إلى إجراء "تجارب تحدٍ" يُعرّض فيها المشاركون الذين أعطوا اللقاح، إلى العدوى عمدا بفيروس كورونا. ولكن هناك مخاوف أخلاقية من تنفيذ تلك الخطوة بسبب عدم وجود علاج. متى أستطيع تناول اللقاح؟ يحتمل التوصل إلى لقاح فعال لفيروس كورونا قبل نهاية هذا العام، ولكنه لن يكون متاحا على نطاق واسع. وستعطى أولوية تناوله للعاملين في مجال الصحة والرعاية الصحية، وكذلك الأشخاص المعرضين لخطر الإصابة بكوفيد-19 بدرجة كبيرة، إما بسبب السن أو الحالة الصحية. ويعتقد أن التلقيح على نطاق واسع قد لا يتم قبل بدء العام الجديد، إذا سار كل شيء بحسب الخطة. وقال رئيس الوزراء البريطاني، بوريس جونسون: "إنني متفائل، وأقول إني واثق 100 في المئة من أننا سنحصل على اللقاح هذا العام، أو العام القادم، وهذه مجرد مبالغة". وليست جامعة أكسفورد هي الوحيدة التي بلغت تلك المرحلة في تطوير لقاح لفيروس كورونا. فهناك جهات أخرى في الولايات المتحدة وفي الصين، نشرت نتائج مشابهة. وعقدت الحكومة البريطانية صفقات للحصول على 190 مليون جرعة من لقاحات مختلفة.
https://www.bbc.com/amharic/news-51717024
https://www.bbc.com/arabic/business-51721626
ድርጅቱ በድረ-ገፅ እንዳሳወቀው ሆንግ ኮንግ፣ ጃፓን እና ደቡብ ኮሪያ የሚገኙ ሠራተኞቹ በጠቅላላ ከቤታቸው ሆነው እንዲሠሩ ተፈቅዶላቸዋል። ከእነዚህ ሃገራት አልፎ በዓለም ዙሪያ የሚገኙ 5 ሺህ ሠራተኞች ከመኖሪያቸው ሆነው እንዲሠሩ እያበረታታ መሆኑ ተሰምቷል። ድርጅቱ ከጥቂት ቀናት በፊት በጣም አስፈላጊ ካልሆነ ሠራተኞቹ በፍፁም ጉዞ እንዳያደርጉ እንዲሁም አላስፈላጊ ዝግጅቶች እንዲቀሩ ትዕዛዝ ሰጥቷል። ትዊተር፤ ሂዩስተን ቴክሳስ ውስጥ ሊካሄድ የታሰበ የሚድያ ኮንፈረንስ ላይ እንደማይሳተፍ ማሳወቁ አይዘነጋም። የድርጅቱ ሰው ኃይል አስተዳዳሪ ጄኒፈር ክሪስቲ "ዓላማችን ኮሮናቫይረስ በሠራተኞቻችን መካከል የሚሠራጭበት ፍጥነትን መግታት ነው። አልፎም የሠራተኞቻችንን ቤተሰቦች መታደግ ነው" ሲሉ ውሳኔያቸውን አስረግጠዋል። የትዊተር አለቃ ጃክ ዶርሲ ከኮሮናቫይረስ መከሰት በፊት ጀምሮ ከቤት መሥራት አዋጭ ነው ብሎ እንደሚያምን ይነገርለታል። ባለፈው ጥቅምት ለስድስት ወራት ያክል አፍሪካ ውስጥ መኖር እፈልጋለሁ ሲልም አስታውቆ ነበር። እስያ ውስጥ ያሉ በርካታ ኩባንያዎች ተመሳሳይ መርህ እየተከተሉ ነው። የቫይረሱ ሥርጭት ያሰጋቸው የትየለሌ ድርጅቶች ሠራተኞቻቸው ከቤት ሆነው እንዲሠሩ ትዕዛዝ ሰጥተዋል። አልፎም ዓለም አቀፍ ኩባንያዎች በዚህ ዓመት የሚካሄዱ ስብሰባዎች ላይ እንደማይሳተፉ እያሳወቁ ነው። ሠራተኞቻቸው ከሃገር ሃገር የሚያደርጉትን ጉዞ ገታ እንዲያደርጉም አሳስበዋል። በዚህ ፌስቡክና እና ጉግል ተጠቃሽ ናቸው። በኮሮናቫይረስ ምክንያት የሞቱ ሰዎች ቁጥር ከሶስት ሺህ በላይ መድረሱ ተሰምቷል።
يدعم جاك دورسي الرئيس التنفيذي لتويتر فكرة العمل عن بعد وقال موقع التواصل الاجتماعي العملاق في تدوينة نشرها إنه يُلزم العاملين لديه في هونغ كونغ واليابان وكوريا الجنوبية بالعمل عن بعد. وقالت الشركة أيضا إنها "تشجع بقوة" جميع موظفيها الذين يبلغ عددهم خمسة آلاف موظف في العالم على ألا يذهبوا للعمل من أماكن عملهم. يأتي ذلك بعد يوم من إيقاف الشركة لجميع الرحلات والفعاليات غير الضرورية على جدول أعمال موظفيها. وكانت الشركة قد أعلنت انسحابها من مؤتمر "ساوث باي ساوث ويست" للإعلام، الذي يقام في أوستن بولاية تكساس الأمريكية. مواضيع قد تهمك نهاية وقالت جينفر كريستي مديرة قسم الموارد البشرية بالشركة: "هدفنا هو التقليل من احتمالية انتشار فيروس كورونا - كوفيد-19-، من أجلنا ومن أجل العالم حولنا." وسلطت التدوينة أيضا الضوء على أن الشركة تعمل على تطوير طرق للعمل من المنزل منذ فترة. وأضافت: "مع أن ذلك يمثل تغييرا كبيرا بالنسبة لنا، نتجه منذ فترة نحو أن تكون لدينا قوة عاملة أكثر توزيعًا ويمكن إدارتها عن بعد". وتابعت: "نحن خدمة عالمية، وملتزمون بأن نتيح لأي شخص في أي مكان إمكانية العمل مع تويتر". ومنذ وقت طويل، يدعم جاك دورسي الرئيس التنفيذي للشركة فكرة العمل عن بعد، وكان قد أعلن في نوفمبر/تشرين الثاني عن خططه للعيش في أفريقيا لما يصل إلى ستة أشهر هذا العام. وتأتي خطوة الشركة مماثلة لإجراءات اتخذتها العديد من الشركات في آسيا حيث يجتاح الفيروس المنطقة، لكن الشركة اتخذت خطوات أبعد من معظم الشركات الأميركية الكبرى في استجابتها لمواجهة تفشي الفيروس. وعملت شركات تكنولوجية رائدة أخرى، بما فيها فيسبوك وغوغل، على إرجاء أو إلغاء فعاليات ومؤتمرات لها في الولايات المتحدة، كما انضمت فيسبوك إلى تويتر في انسحابها من مؤتمر "ساوث باي ساوث ويست". ويعمل موظفو المقر الأوروبي لشركة غوغل في العاصمة الأيرلندية دبلن من منازلهم يوم الثلاثاء، حيث تختبر الشركة استعدادها لتفش محتمل للوباء في أيرلندا. لكن يتوقع أن يعود معظم الموظفين البالغ عددهم ثمانية آلاف إلى مكاتبهم يوم الأربعاء. وفي الوقت نفسه، فرضت شركات أخرى، كشركة "إيه آند تي" للاتصالات وشركة "سيتي غروب" المصرفية العملاقة، قيودا على السفر الدولي خاصة إلى آسيا. ويأتي إعلان تويتر في الوقت الذي تجاوز فيه عدد الوفيات جراء الفيروس حاجز الثلاثة آلاف شخص، مع انتقال الفيروس من آسيا وانتشاره في الولايات المتحدة وأوروبا ومنطقة الشرق الأوسط.
https://www.bbc.com/amharic/news-54726762
https://www.bbc.com/arabic/science-and-tech-54731000
እንደለንደን ኢምፔሪያል ኮሌጅ ጥናት ከሆነ ወረርሽኙ በፍጥነት እየጨመረ ሲሆን በየዘጠኝ ቀናትም በበሽታው የሚጠቁ ሰዎች ቁጥር በእጥፍ ይጨምራል፡፡ አጥኚዎቹ "ወሳኝ ደረጃ ላይ በመሆናችን አንድ ነገር መደረግ አለበት" እያሉ ነው፡፡ ፈረንሳይ እና ጀርመን ቫይረሱን ለመቆጣጠር የተለያየ ደረጃ ያለው ገደብ ጥለዋል፡፡ በፀደይ ወራት ከፍተኛ ደረጃ ደርሶ ወደ ነበረበት ደረጃ በፍጥነት እየተቃረብን ነው በማለት ባለሙያዎቹ ያስጠነቅቃሉ፡፡ ጥናቱ ወቅታዊ የሆነው የኮቪድ -19 ጥናት በመሆኑ ተጽዕኖ ፈጣሪ ነው ተብሎለታል፤ 86 ሺህ የሚጠጉ በጎ ፈቃደኞች የተሳተፉበት እና የመጨረሻዎቹ ምርመራዎች እሁድ የተካሄደበት ጥናት መሆኑን በመጠቆም፡፡ ጥናቱ እንዳሳየው ቫይረሱ በሁሉም የእድሜ ክልል እና በእያንዳንዱ የእንግሊዝ ግዛት እየጨመረ መሆኑን ያሳያል ፡፡ በአሁኑ ጊዜ በሰሜናዊ የአገሪቱ ክፍል ስርጭቱ ከፍተኛ ቢሆንም በደቡብ በኩል ቢሆን በፍጥነት እያደገ ነው፡፡ ከአጥኚዎቹ አንዱ የሆኑት ፕሮፌሰር ስቲቨን ሪሌይ መረጃው መገኘት ሲጀምር እንዳዘኑ ገልፀው "አሁን ያሉት እርምጃዎች በቂ አይደሉም" ብለዋል ፡፡ "ለውጥ መኖር አለበት። ፍጥነት በእውነቱ በጣም ፈጣን በመሆኑ በአንድም ሆነ በሌላ መንገድ ከገና በፊት ለውጥ ሊኖር ይገባል" ብለዋል ፡፡ ህዝቡ በደንብ ህጎችን ማክበር አለበት ወይም መንግሥት ከባድ ገደቦችን መጣል አለበት ሲሉም ተከራክረዋል ፡፡ "መረጃዎቹ በፍጥነት መወሰንን የሚሹ ናቸው" ብለው ገልጸዋል።
تقول الدراسة إن وتيرة انتشار الوباء في تسارع، وتقدر بأن عدد المصابين يتضاعف كل تسعة أيام. وتقول الدراسة، التي أعدتها جامعة إمبريال كوليج في لندن، إن وتيرة انتشار الوباء في تسارع، وتقدر بأن عدد المصابين يتضاعف كل تسعة أيام. ويقول معدو الدراسة إن البلاد تمر الآن في "مرحلة حساسة"، وإن "شيئا ما يجب أن يتغير". وكانت فرنسا وألمانيا قد أعلنتا أنهما ستعودان بالعمل بإجراءات الإغلاق في محاولة للسيطرة على انتشار الفيروس. وقال وزير الشؤون الاجتماعية البريطاني روبرت جنريك لبي بي سي إن الحكومة "تحاول تفادي اتخاذ إجراءات تشمل البلاد بأسرها" فيما يتعلق بالقيود المفروضة للتصدي لانتشار فيروس كورونا في إنجلترا تحديدا. مواضيع قد تهمك نهاية وقال المسؤول البريطاني، "ليست لدينا أي خطة في الوقت الراهن لفرض إجراءات إغلاق تشمل البلاد بأسرها"، مضيفا أن من شأن خطوة كهذه أن تكون "مدمرة لحياة وأرزاق الناس ولصحتهم وعافيتهم على المدى الأوسع". يذكر أن ويلز تفرض إجراءات إغلاق بالفعل بينما شددت إيرلندا الشمالية القيود التي تفرضها لمنع انتشار الفيروس ومنها إغلاق المدارس. أما أسكتلندا، فقالت حكومتها المحلية إنها ستعلن لاحقا تفاصيل نظام إنذار مرحلي جديد ستطبقه في أراضي الإقليم. ويحذر خبراء من أن بريطانيا تقترب بسرعة من الوصول إلى ذروة الإصابات التي شهدتها في الربيع الماضي. يذكر أن الدراسة الجديدة، بعنوان React-1، تكتسب أهمية كبيرة نظرا لأنها أحدث تقييم لوضع مرض كوفيد-19 في البلاد، وشارك فيها نحو 86 ألف متطوع أخذت آخر العينات منهم يوم الأحد الماضي. وكانت بريطانيا قد أعلنت عن وقوع 24,701 حالة إصابة جديدة بالفيروس يوم الخميس الماضي، ولكن الدراسة التي أجرتها جامعة إمبريال كوليج قامت بفحص أشخاص لا تبدو عليهم أعراض المرض من أجل تقدير عدد الإصابات الفعلي. وتشير الدراسة إلى أن عدد الحالات يشهد ارتفاعا في كل الفئات العمرية وفي كل مناطق إنجلترا. وبينما تشهد المناطق الشمالية من إنجلترا أكبر عدد من الحالات، فإن العدد يتصاعد بسرعة أكبر في الجنوب. وقارنت الدراسة ما بين أحدث العينات التي جمعت في الفترة بين الـ 16 والـ 25 من الشهر الجاري وتلك التي جمعت في الفترة المصورة بين الـ 18 من أيلول سبتمبر والخامس من تشرين الأول / أكتوبر. وتوصلت إلى أن كل مصاب في لندن ينقل العدوى إلى ثلاثة أصحاء تقريبا، مما يمثل أعلى وتيرة تقديرية للعدوى في إنجلترا. كما ورد في نتائج الدراسة أن: وقال الأستاذ ستيفن رايلي، أحد العلماء الذين شاركوا في إعداد الدراسة، لإذاعة بي بي سي الرابعة إنه قد ينبغي للحكومة أن "تفكر في تغيير طريقة تعاملها مع الوباء" في إنجلترا. وقال، "أعتقد أن استخدام تعبير الإغلاق مثبط إلى حد ما"، مضيفا "وأعتقد أن ما كشفت عنه دراستنا هو وجود فوائد حقيقية لاعتماد سياسة وطنية عامة من شأنها منع تكرار الوضع السائد حاليا في الجنوب في شمال البلاد، والإسراع في عكس الوضع الراهن في الشمال في أسرع وقت ممكن". وأضاف أنه من الأفضل إتخاذ قرار فيما يتعلق بالقيود التي ينبغي اعتمادها في اسرع وقت. أما الدكتور مايك تيلدسلي، أستاذ سبل إنتشار الأمراض السارية والمعدية في جامعة واريك ومستشار الحكومة البريطانية، فقال لبي بي سي إنه من الضروري "التصرف بسرعة وحزم الآن" من أجل درء احتمال ارتفاع عدد الإصابات في الشهر المقبل. ووصف تيلدسلي طريقة التعامل المناطقية الحالية مع انتشار الوباء بأنها أشبه "بمحاولة إطفاء حريق"، وقال إن من شأن اعتماد إجراءات شاملة في إنجلترا المساعدة في منع فرض إجراءات إغلاق أكثر صرامة في مناطق أخرى من البلاد. وقال، "إذا لم نتخذ إجراءات عاجلة الآن، فمن المرجح أن تُشمل أكثر مناطق البلاد بإجراءات المرحلة الثانية على الأقل في الفترة التي تسبق أعياد الميلاد". تحليل: صورة مجردة لشتاء مليء بالتحديات ترسم هذه الدراسة صورة مجردة للوضع الراهن في إنجلترا ومساره في المستقبل. فإذا لم تتغير وتيرة تضاعف عدد حالات الإصابة بكوفيد-19 كل تسعة أيام، قد يبلغ عدد الإصابات بحلول نهاية تشرين الثاني / نوفمبر أكثر من مليون حالة. ورغم أن هذا العدد تقريري إلى حد بعيد، فإنه يبين مع ذلك التهديد الذي يشكله الفيروس إذا سُمح له بالإنتشار بشكله التصاعدي الحالي. ولذا يجب التوصل إلى أسلوب للموازنة، في هذا الشتاء المليء بالتحديات، بين الفيروس من جهة والثمن الذي ستكلفه القيود من جهة أخرى. قررت فرنسا وألمانيا اعتماد إجراءات إغلاق شاملة لمواجهة إنتشار الوباء، رغم أن هذه الإجراءت أقل شدة من تلك التي عُمل بها في وقت سابق من العام الحالي. أما الحكومة البريطانية، فما زالت متمسكة بإستراتيجيتها المناطقية والمحلية لاحتواء الفيروس. ولكن الحقيقة التي يصعب مواجهتها اليوم هي أننا ما زلنا في شهر تشرين الأول / أكتوبر، وأن الربيع، الذي من المؤمل أن يتحسن فيه الطقس وأن يكون لقاح للمرض في متناول اليد، ما زال بعيدا جدا. ولكن الأستاذ ديفيد نابارو، مبعوث منظمة الصحة العالمية، يقول إن القيود المحلية أو المناطقية المعتمدة في شمال إنجلترا قد نجحت في إبطاء إنتشار كوفيد-19. وقال إنه "يبدو أن انجلترا قد تمكنت من إبطاء إنتشار الفيروس في بعض من مناطق الشمال من خلال تطبيق إجراءات محلية فعالة". في غضون ذلك، يحث كبار رجال الأعمال الحكومة على تجنب فرض إجراءات إغلاق شاملة من أجل حماية الوظائف وحماية الاقتصاد. فقال السير روكو فورتي، مالك الفنادق الشهير، لبي بي سي إن البلاد "تواجه مستقبلا حالكا جدا تسوده مستويات عالية من البطالة". وقال رجل الأعمال البالغ من العمر 75 عاما إنه أصيب بفيروس كورونا في وقت سابق من العام الحالي، وإنه "تمكن من الشفاء" بعد ثلاثة أسابيع مزعجة. وقال "أفضل أن أمر بتلك التجربة مرة ثانية وأن لا أرى البلاد تغلق أبوابها". وما زالت الحكومة تأمل في نجاح القيود المحلية والموجهة التي تعتمدها في إنجلترا، والتي تسمح بمواصلة النشاط الإقتصادي في المناطق التي لا تشهد انتشارا واسعا للفيروس، حسب ما يقول مراسل بي بي سي للشؤون الإقتصادية نك إيردلي. ولكن مراسلنا يضيف بأن الحكومة تشير أيضا بوضوح إلى أنها لن تتهاون عن تطبيق إجراءات أكثر شدة في حال خروج الفيروس عن نطاق السيطرة، بما في ذلك فرض إجراءات شاملة. وكانت الحكومة قد أعلنت عن وقوع 310 حالات وفاة جديدة في عموم بريطانيا يوم الأربعاء. ولكن الدراسة الجديدة تحمل مع كل ذلك بريقا من الأمل. فقد كشفت بأن وتيرة تسارع الإصابات في شمال شرقي إنجلترا تتباطأ رغم مواصلتها الإرتفاع. كما بدأت الإصابات في أوساط الذين تتراوح أعمارهم بين الـ 18 والـ 24 في التناقص، رغم مواصلتها الإرتفاع في الفئات العمرية الأخرى.
https://www.bbc.com/amharic/news-41857306
https://www.bbc.com/arabic/features-48431334
የፎረሙ መረጃ ከአውሮፓውያኑ 2006 ጀምሮ በየዓመቱ እየተባባሰ የመጣውን የጾታ ልዩነት የሚያሳይ ነው። ሪፖርቱ 144 ሃገራትን በኢኮኖሚ እድል፣ በትምህርት፣ በፖለቲካ ተሳትፎና በጤና ደረጃ አውጥቶላቸዋል። ሴቶች ወንዶች ከሚያገኙት ዕድልና ውጤት 68%ውን ብቻ እንደሚያገኙ ይገልጻል፤ ባለፈው ዓመት ግን 68.3% ነበር። እናም ባለፈው ዓመት ክፍቱን ለመሙላት ያስቀመጠውን የ83 ዓመታት ጊዜ ከፍ በማድረግ 100 ዓመታት አድርሶታል። በእርግጥ በጤናና ትምህርት ክፍተቱ እየጠበበ ቢሆንም በኢኮኖሚና በፖለቲካ ተሳትፎ ግን በጣም ከፍተኛ ክፍተት እንዳለ ጥናቱ አረጋግጧል። እናም ሴቶች በሥራ ቦታቸው ከወንዶች እኩል እንዲወከሉ ተጨማሪ 217 ዓመታትን መጠበቅ ግድ እንደሚል ነው የገለጸው። የኖርዲክ ሃገራት በጾታ እኩልነት የተሻለ ደረጃ ላይ ሲገኙ በአይስላንድ ያለው ክፍተት የ12% ብቻ ነው። ኖርዌይ፣ ፊንላንድና ስዊዲንም ከመጀመሪያዎቹ 5 ሃገራት ተርታ ተመድበዋል። በፓርላማ ከአምስት ወንበሮች ሶስቱ በሴቶች የሚወከሉባት አፍሪካዊቷ ሩዋንዳ በ18 በመቶ አራተኛ ደረጃን ይዛለች። የመን በሴቶች የፖለቲካና የትምህርት ተሳትፎ የመጨረሻውን ደረጃ ይዛለች በመካከለኛው ምስራቅና በሰሜን አፍሪካ የሚገኙ ሃገራት ግን ሁኔታው የተባባሰባቸው ናቸው። በጦርነት እየታመሰች ያለችው የመን በ52 በመቶ ክፍተት የመጨረሻውን ደረጃ ይዛለች። ሪፖርቱ ሴቶች ከወንዶች ያነሰ ደሞዝ እንደሚያገኙና ግፋም ሲልም ክፍያ በሌላቸውና በትርፍ ጊዜ ሥራዎች እንደሚሰማሩ ይዘረዝራል። ከሰሃራ በታች በሚገኙ የአፍሪካ ሃገራት ደግሞ በሴቶች ጤና ከፍተኛ መሻሻል መታየቱን ይጠቅሳል። ሴት ሰራተኞችን በማሰማራት በመጀመሪያዎቹ 20 ደረጃዎች 9ኙ ከሰሃራ በታች የሚገኙ የአፍሪካ ሃገራት የተያዙ ናቸው።
وبالرغم من ذلك هناك دراسات تشير إلى الفوائد التي تجنيها الأعمال من التنوع في مكان العمل بين الرجال والنساء. وفيما يلي تقدم سالي هيلغيسين، التي تعمل مدربة في برامج القيادة، خمس نصائح مفيدة لمساعدة النساء على التقدم في حياتهن العملية: 1- أعلني عن أنجازاتك لا تتوقعي أن يلاحظ الآخرون تلقائيا إسهاماتك ويكافئوك عليها، فهذا - بحسب ما تقوله هيلغيسين - خطأ فيه حمق. ولكنها تضيف أنها غالبا ما تقابل أناسا لا يتكلمون عن إنجازاتهم. ويقدمون عادة تفسيرين لذلك. "أولهما: أنني أعتقد أني إذا أنجزت عملا جيدا، فإن الناس يجب أن يلحظوه". "أما الثاني: إذا كنت مضطرة أن أتصرف كشخص أحمق بغيض ليلاحظني الناس، فإلى الجحيم، ومن الأفضل لي ألا يلحظني أحد". وتقول هيلغيسين إن هذا النوع من التفكير سينتهي بك بلا أي خيار للفوز. فكيف نغيره إذن؟ "حددي منطقة قوتك. قولي لنفسك مثلا: أعتقد أن مديري لا يفهم حقيقة مدى ما لدي من صلات في المنظمة. ولذلك فسوف أرسل له كل أسبوع رسالة بالبريد الإلكتروني ألخص فيها اتصالاتي مع أهم من تحدثت إليهم في ذلك الأسبوع". وتقول هيلغيسين إن ذلك كان أسلوبا ناجحا جدا بالنسبة للنساء. 2- تعلمي أن تقولي "لا" وتحذر هيلغيسين من أن النهج الذي قد يساعدك في المرحلة الأولى من وظيفتك، قد يعرقل مسارك حينما تسعين إلى الترقي. "إذا كنت دائما تسعين إلى إسعاد الناس، فتوقعي أن تلاقي أوقاتا صعبة في حساب الناس وتحميلهم لمسؤولياتهم، وإذا قلت "لا" في أمور، فسوف ينتهي بك المطاف بالسماح للآخرين باستغلالك، وانتهاك حدودك، وتضيعين كثيرا من الوقت". فكيف إذن تسيطرين على ذلك؟ تقول هيلغيسين ابدئي بالأمور البسيطة: أكدي أن لك حدودا لا يجب تجاوزها. "قولي لنفسك: الآن أنا ملتزمة بأعمال زائدة عن الحد، ولذلك وفي الشهر القادم، عندما يطلب مني الناس الانضمام إلى فريق عمل ما، أو فعل شيء ما، فسوف أفكر بأناة قبل أن أوافق. وسوف أفكر في الفائدة التي ستعود علي من هذا العمل: وهل هو فعلا في مصلحتي؟" 3- الكمال مقابل المخاطرة تقول هيلغيسين: "المشكلة الكبرى إذا كنت تسعين إلى الكمال، هو أنك ستجدين صعوبة في إسناد العمل إلى أناس آخرين. وغالبا ما أسمع الناس يقولون: من الأسهل أن أعمل أنا ذلك بنفسي". ولعلاج ذلك هناك طريقة بسيطة نسبيا. وتقترح هيلغيسين: "حددي شخصا ما تفوضي إليه العمل، ثم أعطه الفرصة، وقدمي له رأيك فيما فعل بعد ذلك، لكن لا تقفي فوق رأسه تراقبينه، بل تبني فكرة المخاطرة". وإذا كان ذلك سيجعلك غير مرتاحة، فانظري فيما يلي: إذ أظهرت دراسات أن النساء في المنظمات عادة ما يعرفن بأنهن صائبات ودقيقات، بينما يعرف الرجال بجرأتهم ومخاطرتهم. وتقترح هيلغيسين أن تتعلمي تبني المخاطرة وأن الابتعاد عن الكمال هو مفتاح التقدم في مجال العمل. 4- لا تفكري كثيرا في الأخطاء تميل النساء إلى التفكير كثيرا في أخطائهن أكثر من الرجال، وقد يعرقل هذا مسارهن. وتقول هيلغيسين: "إن هذا نوع من جلد الذات". وتقترح، بدلا من ذلك، أن تبتعدي عن التفكير في الأخطاء، وقولي لنفسك إنك بشر، مثل الآخرين، وانسي الأخطاء. 5- أوقفي تصغير الأمور تنحو النساء، سواء في مظهرهن، أو اختيارهن للكلمات خلال الحديث، كما تقول هيلغيسين، إلى جعل أنفسهن أصغر. ومن بين السمات التي تتصف بها النساء الاعتذار، واستخدام عبارات من قبيل: "هل لديك دقيقة واحدة"، وعدم وقوفهن وقفة شخص واثق. وتنصح هيلغيسين قائلة: "إذا كنت تحاولين وضع نفسك كقائدة، يجب أن تملئي مكانك، وأن تظهري بمظهر الجدير بهذا تماما".
https://www.bbc.com/amharic/news-57019298
https://www.bbc.com/arabic/world-57018418
ወታደሮችን እና ሲቪል ሠራተኞችን ለመጠበቅ ቦምብ ጣይ እና ተዋጊ አውሮፕላኖች ተመድበዋል። አሜሪካ እና ኔቶ በአፍጋኒስታን ለ 20 ዓመታት ያህል ቆይተዋል። የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ጆ ባይደን የመስከረም 11 ጥቃት 20ኛ ዓመት መታሰቢያ ዕለት የአሜሪካ ጦር ከአፍጋኒስታን ሙሉ በሙሉ እንደሚለቅ ይፋ ማድረጋቸው ይታወሳል። የጦሩ የመውጣት ዜና ከተሰማ ጀምሮ በየአቅጣጫው ጥቃቶች የበረከቱ ሲሆን የአፍጋኒስታን የጸጥታ ኃይሎች የበቀል እርምጃ ይኖራል በሚል በተጠንቀቅ ቆመዋል። ታሊባን ዓለም አቀፍ ወታደሮችን ዒላማ እንዳያደርግ የተደረሰበት ስምምነት እንደማይገዛው አስጠንቅቋል። ታጣቂዎቹ እና ከቀድሞው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ጋር ባለፈው ዓመት በተፈራረሙት ስምምነት መሠረት ታሊባን ዓለም አቀፍ ወታደሮችን የማያጠቃ ሲሆን የውጭ ኃይሎች ደግሞ እስከ ግንቦት 1 ቀን መልቀቅ ነበረባቸው። አሜሪካ ምን አሰማራች? 2500 የአሜሪካ የጦር አባላት እና ለ 16,000 ሲቪል ተቀጣሪዎችን ሽፋን እየሰጡ ለማስወጣት ስድስት ቢ-52 ቦምብ ጣይ እና 12 ኤፍ-18 ተዋጊ ጄቶች መሰማራታቸዉን የጥምር ጦሩ ኤታማዦር ሹም ሊቀመንበር ማርክ ማይሊ ገልጸዋል። ጄኔራል ማይሊ አክለውም የታሊባን ታጣቂዎች በየቀኑ ከ 80 እስከ 120 ጥቃቶችን በአፍጋኒስታን መንግሥት ላይ ቢፈጽሙም ጦሩ መውጣት ከጀመረበት ከግንቦት 1 ጀምሮ በአሜሪካ እና በጥምር ኃይሉ ላይ ምንም ዓይነት ጥቃት እንዳልነበረ ተናግረዋል። የአሜሪካ ጦር ለምን በአፍጋኒስታን ተገኘ? እአአ መስከረም 11/2001 በአሜሪካ በተፈጸመ ጥቃት ወደ 3,000 የሚጠጉ ሰዎች መገደላቸው ይታወሳል። የአልቃይዳ መሪ የነበረው ኦሳማ ቢን ላደን ከጥቃቱ ጀርባ መሆኑ ታወቀ። አክራሪዎቹ ታሊባኖች አፍጋኒስታንን ሲያተዳድሩ የነበረ ሲሆን ቢንላደንን አሳልፈው ለመስጠት ፈቃደኛ አልሆኑም። ከመስከረሙ 9/11 ጥቃት ከአንድ ወር በኋላ አሜሪካ በአፍጋኒስታን የአየር ድብደባ ጀመረች። ሌሎች ሀገራትም ጦርነቱን የተቀላቀሉ ሲሆን ታሊባንም በፍጥነት ከስልጣን ተወግዷል። ከስልጣን ቢወርዱም ጠፍተው አልጠፉም እንዲያውም ተጽዕኗቸው እያደገ ነው። በኋላም አሜሪካ እና አጋሮቿ የአፍጋኒስታንን መንግሥት ከመፍረስ ለማስቆም እና በታሊባን የሚደርሰውን ጥቃት ለማስቆም ሲጥሩ ቆይተዋል። አፍጋኒስታን አሁን ምን ትመስላለች? የአሜሪካ ጦር መውጣት መጀመሩን ተከትሎ የሠላም ስምምነት ባለመኖሩ ታሊባን እና የመንግስት ኃይሎች መካከል ከባድ ፍጥጫ ተፈጥሯል። ባለፈው ሳምንት በሎጋሪ አውራጃ በፑል-ኤ-አላም በተፈጸመ ጥቃት 30 ሰዎች ሲገደሉ 110 የሚሆኑት ደግሞ ቆስለዋል። ከእነዚህ ውስጥ በአብዛኛዎቹ ተማሪዎች ናቸው። ፕሬዝዳንት ባይደን የአሜሪካ ጦር መውጣት አፍጋኒስታን የውጭ ጂሃዳውያን የጥቃት መነሻ በመሆን ለምዕራባውያን ስጋት እንደማትሆን ስላረጋገጥን ውሳኔው ተገቢ ነው ብለዋል። የአፍጋኒስታን ፕሬዝዳንት አሽራፍ ጋኒ የመንግሥት ጦር አመጸኞችን ለመቆጣጠር ሙሉ ብቃት አላቸው ብለዋል። የጦሩ መውጣት በሁሉም ዘንድ በበጎ ጎኑ አልታየም ምክንያቱ ደግሞ ሀገሪቱን ወደ የታሊባን የጨለማ ዘመን ሊመልሳት ይችላል በሚል ነው።
الوجود العسكري للولايات المتحدة والناتو في أفغانستان دام نحو 20 عاماً واستمر الوجود العسكري للولايات المتحدة وحلف شمال الأطلسي (الناتو) في أفغانستان منذ ما يقرب من 20 عاماً. وحدد الرئيس الأمريكي، جو بايدن، 11 سبتمبر/ أيلول المقبل موعدا نهائيا للانسحاب، وذلك بالتزامن مع الذكرى العشرين للهجمات التي أشعلت الحرب. لكن الانسحاب يأتي وسط تصاعد في أعمال العنف. ورفعت قوات الأمن الأفغانية حالة التأهب لأقصى درجاتها تحسباً لهجمات انتقامية. وحذرت حركة طالبان من أنها لم تعد ملزمة باتفاق بشأن عدم استهداف القوات الدولية. مواضيع قد تهمك نهاية وبموجب اتفاق تم توقيعه العام الماضي بين المسلحين والرئيس الأمريكي آنذاك دونالد ترامب، كان من المقرر أن تغادر القوات الأجنبية بحلول الأول من مايو/ أيار مقابل أن توقف طالبان مهاجمة القوات الدولية. ما هي التعزيزات؟ قال الجنرال مارك ميلي، رئيس هيئة الأركان المشتركة الأمريكية، إنه تم نشر ست قاذفات بعيدة المدى من طراز بي-52، و 12 مقاتلة من طراز إف-18 لحماية الوحدات المغادرة المكونة من 2500 جندي أمريكي و16 ألف متعاقد مدني. وأضاف ميلي أنه، وبينما كان متمردو طالبان يشنون ما بين 80 و120 هجوماً يومياً ضد أهداف حكومية أفغانية، لم تكن هناك هجمات ضد القوات الأمريكية وقوات التحالف منذ بدء الانسحاب في 1 مايو/ أيار. وقال وزير الدفاع الأمريكي، لويد أوستن، للصحفيين "بعد أقل من أسبوع من بدايته، يسير الانسحاب وفقاً للخطة". لماذا توجد قوات أمريكية في أفغانستان؟ في 11 سبتمبر/ أيلول من عام 2001، قتلت هجمات في الولايات المتحدة ما يقرب من 3 آلاف شخص. وسرعان ما تم تحديد أسامة بن لادن، زعيم تنظيم القاعدة آنذاك، باعتباره المسؤول عن الهجمات. ورفضت حركة طالبان، التي كانت تحكم أفغانستان وتحمي بن لادن، تسليمه. لذلك، وبعد شهر من الهجمات، شنت الولايات المتحدة غارات جوية على أفغانستان. ومع انضمام دول أخرى إلى الحرب، تمت الإطاحة بطالبان بسرعة من السلطة. لكن مسلحي الحركة لم يختفوا، بل نما نفوذهم مجدداً. ومنذ ذلك الحين، أخفقت الولايات المتحدة وحلفاؤها في وقف انهيار الحكومة الأفغانية وإنهاء الهجمات الدامية التي تشنها حركة طالبان. ما هو الوضع الحالي في أفغانستان؟ يتزامن انسحاب القوات الأمريكية مع اندلاع اشتباكات عنيفة بين طالبان والقوات الحكومية، في ظل غياب اتفاق سلام بينهما. وأسفر تفجير سيارة مفخخة في ولاية لوكر الأسبوع الماضي عن مقتل حوالى 30 شخصاً وإصابة 110 - معظمهم تلاميذ. وقال بايدن إن الانسحاب الأمريكي مبرر، إذ ضمنت القوات الأمريكية ألا تصبح أفغانستان مرة أخرى قاعدة للجهاديين الأجانب للتآمر ضد الغرب. ومن جهته، قال الرئيس الأفغاني، أشرف غني، إنّ القوات الحكومية قادرة تماماً على إبعاد المسلحين. لكن كثيرين لا يشاركون الرئيس هذا التفاؤل، ويعتقدون أن الانسحاب الأمريكي قد يعيد البلاد إلى أيام عهد طالبان المظلمة.
https://www.bbc.com/amharic/news-56826760
https://www.bbc.com/arabic/world-56797235
የ45 ዓመቱ ዴሪክ ሾቪን ከወራት በፊት ጥቁር አሜሪካዊውን ጆርጅ ፍሎይድን በቁጥጥር ሥር ለማድረግ የተጠርጣሪው አንገት ላይ ከ9 ደቂቃዎች በላይ በጉልፈቱ አፍኖ ሲቆይ በተንቀሳቃሽ ምስል ተቀርጾ ነበር። ይህ የቀድሞ የፖሊስ አባል ተግባር በርካቶችን አስቆጥቶ የነበረ ሲሆን፤ የፖሊስ አባሉ አላስፈላጊ ኃይል ተጠቅሟል በሚል እና ዘረኝነትን በመቃወም በመላው ዓለም የተቃውሞ ሰልፎች ተካሂደው ነበር። ሾቪን በአገሪቱ የወንጀል ሕግ፤ በሦስት የግድያ ወንጀል ክሶች ነው ጥፋተኛ ሆኖ የተገኘው። የቀድሞ የፖሊስ አባል የእስር ፍርድ እስኪሰጠው ድረስ በፖሊስ ቁጥጥር ሥር ይቆያል። ሾቪን ምናልባትም አስርት ዓመታትን በእስር እንዲያሳልፍ ሊፈረድበት ይችላል። 12 አባላት ያሉት የዳኞች ቡድን የቀድሞ የፖሊስ አባሉን ጥፋተኛ ለማለት ከአንድ ቀን ያነሰ ጊዜ ብቻ ነበር ያስፈለጋቸው። ዳኞቹ ከዚህ ብይን ከመድረሳቸው በፊት የ45 ምስክሮችን ቃል ያደመጡ ሲሆን በርካታ ተንቀሳቃሽ ምስሎችንም ተመልከተዋል። የተከሳሽ ጠበቆች እና ከሳሽ ዐቃቤ ሕግም ለሦስት ሳምንታት የዘለቀ ክርክር አድርገው ነበር። የተከሳሽ ጠበቆች ደንበኛቸው አካሉ ግዙፍ የሆነ እና ከሦስት የፖሊስ አባላት ጋር ሲታገል የነበረን ተጠርጣሪ በቁጥጥሩ ሥር ለማድረግ የወሰደውን እርምጃ የትኛውም የፖሊስ አባል ሊያደርገው የሚችለው ነው ሲሉ ተከራክረዋል። ጠበቆች ደንበኛቸውም የሚወስደው ተግባር በሙሉ በተንቀሳቃሽ ምስል እንደሚቀረጽ ስለሚያውቅ ተመጣጣኝ ያልሆነ እርምጃ ሆነ ብሎ አይወስድም ብለዋል። ከሳሾች በበኩላቸው ዴሪክ ሾቪን በጆርጅ ፍሎይድ አንገት ላይ ከ9 ደቂቃዎች በላይ በጉልበቱ ተጭኖ የሚያሳየውን ተንቀሳቃሽ ምስል በማጣቀስ "የምታዩትን እመኑ። ያያችሁትን አይታችኋል" የሾቪን ተግባር የፖሊስ ሳይሆን ግድያ ነው ብለውም ተናግረዋል ከሳሹ። ሁለቱ አካላት መከራከሪያቸውን ካቀረቡ በኋላ 12 አባላት ያሉት የዳኞች ቡድን ምስጢራዊነቱ በተጠበቀ መልኩ ውሳኔያቸውን አስተላልፈዋል። የዳኞቹ ውሳኔ እንደተሰማ ከፍርድ ቤቱ ውጪ ሆነው ዜናውን ሲጠባበቁ የነበሩት ሰዎች ደስታቸውን ገልጸዋል። የጆርጅ ፍሎይድ ቤተሰብ ጠበቃ፤ ይህ በአሜሪካ ታሪክ አዲስ ምዕራፍ የከፈተ ነው ብለዋል። ከውሳኔው በኋላ ፕሬዝደንት ጆ ባይደን እና ምክትል ፕሬዝደንት ካማላ ሃሪስ የጆርጅ ፍሎይድ ቤተሰብ አባላት ጋር ስልክ ደውለዋል። ፕሬዝደንት ጆ ባይደን፤ ከቤተሰቡ ጋር በነበራቸው ንግግር፤ "ቢያንስ አሁን ፍትህ አለ" ሲሉ ተደምጠዋል። ሾቪን ውሳኔውን በተመለከት ይግባኝ እንደሚለው የአሜሪካ መገናኛ ብዙሃን በስፋት እየገለጹ ይገኛሉ።
واستغرقت هيئة المحلفين أقل من يوم كي تصل إلى قرارها في القضية، وذلك في نهاية محاكمة استمرت ثلاثة أسابيع. وخلصت إلى إدانة الشرطي الأبيض بجميع التهم الثلاث التي وجهت إليه: القتل العمد من الدرجة الثانية والقتل من الدرجة الثالثة والقتل غير العمد. وقد يُحكم على شوفين، البالغ من العمر 45 عامًا، بالسجن لعقود. ولفظ فلويد أنفاسه الأخيرة في 25 مايو/آيار الماضي، بعدما ضغط شوفين بركبته على رقبته. مواضيع قد تهمك نهاية وأثار مقطع فيديو يظهر فلويد وهو يصرخ "لا أستطيع التنفس" احتجاجات ضد العنصرية حول العالم استمرت لأشهر خلال العام الماضي. وترافق إعلان الحكم مع هتاف المئات الذين تجمعوا خارج قاعة المحكمة في مشهد احتفالي. وقال محامي عائلة فلويد، بين كرامب، إنّ قرار الإدانة يمثّل "نقطة تحوّل في التاريخ" بالنسبة إلى الولايات المتحدة. وأضاف عبر تويتر، أنّ القرار "رسالة واضحة حول الحاجة إلى مساءلة أجهزة إنفاذ القانون". واتصل كلّ من الرئيس الأمريكي، جو بايدن، ونائبته، كامالا هاريس، بعائلة جورج فلويد عقب صدور الحكم. ونقل عن بايدن قوله "على الأقل، هناك بعض من العدالة الآن". وقال بايدن: "سننجز الكثير بعد. ستكون هذه الفرصة الأولى للتعامل مع العنصرية الممنهجة الأساسية". ومن المتوقع، بحسب وسائل الإعلام الأمريكية، أن يستأنف ديريك شوفين الحكم. وسيستشهد فريق الدفاع بالتغطية الإعلامية الواسعة التي رافقت القضية، ويدفع بأنها أثّرت على هيئة المحلفين. وقال رئيس المحكمة القاضي بيتر كاهيل الاثنين، إن تصريحات عضوة الكونغرس الديمقراطية ماكسين واترز، قد تكون أساسا للاستئناف. وكانت واترز حثّت المتظاهرين على "البقاء في الشارع" و"المزيد من المواجهة" في حال تبرئة شوفين. تجمع المحتجون خارج قاعة المحكمة بالتزامن مع صدور قرار الإدانة تحليل: تارا مكيلفي - مراسلة بي بي سي عند سماع النطق بالقرار، كان الناس يهتفون، وكانت فتاة صغيرة ترفع قبضتها الصغيرة ابتهاجاً. وقال كينيث نواشي البالغ من العمر 21 عاماً: "إنه يوم جميل في مينيابوليس". وقال ناشطون إن العدالة تحققت، وإنهم سيشعرون بإزاحة حمل ثقيل عن أكتافهم. وعبر الكثيرون عن ارتياحهم في المدينة التي عاشت توتراً لأشهر. فهذه القضية الأبرز في حالات استخدام الشرطة للقوة ضدّ المواطنين السود. ويمثّل القرار الصادر قطيعة كبيرة مع الماضي. فقد وجهت تهم رسمية لعدد قليل من أفراد الشرطة في قضايا مماثلة، ولم تصدر أحكام بالإدانة إلا في حالات نادرة. لكنّ المتظاهرين يقولون إن المطالبة بتحقيق العدالة لجورج فلويد لن تتوقف بعد صدور هذا الحكم. كيف قتل جورج فلويد؟ دخل الرجل البالغ من العمر 46 عاماً متجراً لشراء السجائر في مينيابوليس، مساء يوم 25 أيار/مايو 2020. واعتقد مساعد صاحب المتجر أن العشرين دولارا التي استخدمها فلويد مزورة، واتصل بالشرطة بعد رفض الأخير إعادة علبة السجائر. وصلت الشرطة وأمرت فلويد بالخروج من سيارته المتوقفة وكبّلت يديه. واندلع شجار حين حاول أفراد الشرطة وضع فلويد الذي كان يصرخ، داخل سيارتهم. فأوقعوه أرضاً، وضغط ديريك شوفين بركبته على عنق فلويد من الخلف لأكثر من تسع دقائق، بينما كان المشتبه، وبعض المارة يطلبون إنقاذ حياته. وقال فلويد إنه لا يستطيع التنفس أكثر من 20 مرة. ومع وصول سيارة الإسعاف، كان بلا حراك، وأعلنت وفاته بعد ساعة. سيبقى ديريك شوفين قيد الاحتجاز وقد يواجه عقوبة السجن لعقود ماذا جرى خلال المحاكمة؟ استمعت هيئة المحلفين لـ45 شاهدا، وشاهدت ساعات من مقاطع الفيديو. ونقل بعض شهود العيان شهادات قوية. وبكى العديد خلال رؤيتهم مشاهد مؤثرة من الحادث. وتحدثت صديقة فلويد، كورتني روس، التي قضت معه ثلاث سنوات، بالإضافة إلى شقيقته الصغرى فيلونيز، تفاصيل عن خلفيته كشخص. وقال خبراء معينون من قبل السلطات خلال المحاكمة إن فلويد توفي جراء نقص الأكسجين، بسبب الأسلوب المعتمد من قبل شوفين وزملائه. ما هي التهم؟ القتل غير العمد، وهو عندما يتسبب شخص عن غير قصد في وفاة شخص آخر. جريمة القتل من الدرجة الثانية، وتتعلق بفعل أدى إلى وفاة شخص على نحو متعمد أو غير مقصود. العقوبة الأقصى لهذه الجريمة هي السجن 40 عاماً. جريمة القتل من الدرجة الثالثة، وهي تعني أن الفرد تصرف بطريقة عرضت شخصًا أو أكثر للخطر، وأسفرت عن وفاة. ونادرًا ما تصدر إدانة لعناصر الشرطة في القضايا المرتبطة بحالات الوفاة تقع خلال الاحتجاز. ونظر إلى صدور هذا القرار على أنه مؤشر على مستقبل تعامل النظام القانوني الأمريكي مع قضايا مماثلة. شهدت مينيابوليس انتشاراً أمنياً كيف توصلت هيئة المحلفين إلى قرارها؟ كُلّف 12 شخصا باتخاذ قرار بشأن إدانة أو تبرئة شوفين. ولم تعلن أسماء أعضاء هيئة المحلفين، ولم يُسمح برؤيتهم طوال فترة المحاكمة. وبعد عرض المرافعات الختامية يوم الاثنين، انتقلت هيئة المحلفين إلى فندق، دون أي اتصال خارجي، لتتمكن من التداول بشأن قرارها. وأبلغ أعضاؤها بأنهم لن يستطيعوا العودة إلى منازلهم قبل التوصل إلى القرار، الذي يتعين أن يحظى بالإجماع.
https://www.bbc.com/amharic/news-53695034
https://www.bbc.com/arabic/science-and-tech-53700968
ማርክ ዛከርበርግ የዛከርበርግ ሃብት ጣሪያ የነካው አዲስ የተንቀሳቃሽ ምስሎች መጋሪያ ገፅ ያለው ቴክኖሎጂ ኢንስታግራም ላይ ተግባራዊ ካደረገ በኋላ ነው ተብሏል። አዲሱ ቴክኖሎጂ አነጋጋሪውን የቻይና አፕ ቲክ ቶክን ለመቀናቀን የመጣ ነው ተብሏል። ረቡዕ ዕለት ፌስቡክ፤ 'ኢንስታግራም ሪልስ' የተሰኘውን አዲስ ቴክኖሎጂ ይፋ አድርጓል። በቀጣዩ ቀን ሐሙስ የፌስቡክ የገበያ ድርሻ በ6 በመቶ ማደጉ ተሰምቷል። ዛከርበርግ የፌስቡክን 13 በመቶ የገበያ ድርሻ ይቆጣጠራል። ማርክ ዛከርበርግ፣ የአማዞኑ ጄፍ ቤዞስ እና የማይክሮሶፍት ፈጣሪ የሆነው ቢል ጌትስን በመከተል 'ሴንቲቢሊየነር ክለብ' [ሃብታቸው ከመቶ ቢሊዮን በላይ የሆነ] የተሰኘውን ቡድን ተቀላቅሏል። የቴክኖለሎጂ ፈጠራ ባለቤቶች ከቅርብ ጊዜያት ወዲህ እያካበቱ ባሉት ሃብት ስማቸው የመገናኛ ብዙሃን አፍ ማሟሻ ሆኗል። በኮሮናቫይረስ ምክንያት ትርፋማነታቸው ከጨመረ ድርጅቶች መካከል ፌስቡክ፣ አማዞን፣ አፕልና ጉግል ይጠቀሳሉ። ይህም የሆነበት ምክንያት በርካቶች ቤታቸው በመቀመጣቸው ግብይትም ሆነ የሚፈልጓቸውን ነገሮች በበይነ መረብ አማካይነት በማድረጋቸው ነው። የዛከርበርግ ሃብት በዚህ ዓመት ብቻ በ22 ቢሊዮን ዶላር ጨምሯል። የአማዞን ፈጣሪ የሆነው ጄፍ ቤዞስ ደግሞ 75 ቢሊዮን ዶላር አፍሷል ሲል ብሉምበርግ አስነብቧል። ሪልስ የተሰኘው የፌስቡክ አዲስ ቴክኖሎጂ በቻይናውያን ከሚተዳደረው ቲክ ቶክ ጋር ለመቀናቀን የመጣ እንደሆነ ብዙዎች ይስማማሉ። ቴክኖሎጂው የፌስቡክ ንብረት በሆነው ኢንስታግራም ላይ የተካተተ አዲስ ገፅ ነው። የአሜሪካው ፕሬዝደንት ዶናልድ ትራምፕ ቲክ ቶክን አግዳለሁ እያሉ በሚዝቱበት ወቅት ይህ ቴክኖሎጂ ይፋ መሆኑ ዛከርበርግ ትርፋም እንዲሆን አድርጎታል ተብሏል። ቢሆንም ዛከርበርግና ሌሎች ጉምቱ ቢሊየነሮች ኃይላቸው ከቁጥጥር ውጭ እየሆነ ነው ተብለው በአሜሪካና በአውሮፓ ሕብረት መንግሥታት ይተቻሉ። አምስቱ ግዙፍ የቴክኖሎጂ ኩባንያዎች ማለትም አፕል፣ አማዞን፣ አልፋቤት፣ ፌስቡክና ማይክሮሶፍት ያላቸው የገበያ ድርሻ የአሜሪካን ጠቅላላ ምርት 30 በመቶ መሸፈን የሚችል ነው። የአሜሪካው ሴናተር በርኒ ሳንደርስ ለምርጫ በሚወዳደሩበት ወቅት ፕሬዝደንተ ከሆነ እኒህን ትላልቅ ኩባንያዎች በደንብ እቀርጣለሁ ማለታቸው አይዘነጋም። ሳንደርስ ከቢሊየነሮቹ የሚቀረጠው ገንዘብ መከፍል ለማይችሉ አሜሪካውያን የሕክምና ወጭ ይሆናል ብለው ነበር። ዛከርበርግ በአንድ ወቅት ከፌስቡክ ድርሻ 99 በመቶውን ለተለያዩ የእርዳታ ድርጅቶች እሰጣለሁ ብሎ ነበር።
والأربعاء، أعلن فيسبوك عن إطلاق إنستاغرام ريلز، الذي ينافس التطبيق الصيني تيك توك المثير للجدل. وارتفعت أسهم فيسبوك أكثر من 6 في المئة الخميس. ويملك زوكربيرغ نسبة 13 في المئة من أسهم الشركة. وينضم زوكربيرغ إلى مؤسس أمازون، جيف بيزوس، ومؤسس مايكروسوفت، بيل غيتس، في النادي الخاص بالأغنياء الذين تتجاوز ثرواتهم مليار دولار والمعروف باسم "سانتيبليونير كلب". وسُلِّطَت الأضواء على مالكي شركات التكنولوجيا العملاقة مؤخرا في ظل استمرار حجم وقوة هذه الشركات المملوكة لهم وثرواتها في النمو. مواضيع قد تهمك نهاية وتعد شركات فيسبوك، وأمازون، وآبل، وغوغل من ضمن أكبر الشركات التي استفادت من الإغلاق العام بسبب تفشي فيروس كورونا والقيود المفروضة في ظل إقبال الناس على التسوق، ومشاهدة وسائل الترفيه وممارسة التواصل الاجتماعي في الإنترنت. وقال موقع بلومبيرغ الأمريكي إن زوكربيرغ حقق ثروة شخصية بقيمة 22 مليار دولار هذه السنة، في حين نمت ثروة بيزوس بأكثر من 75 مليار دولار. أطلقت إنستاغرام ريلز المنافسة لتطبيق تيك توك الأمر التنفيذي بشأن حظر تطبيق تيك توك وتعمل الصيغة القصيرة لميزة الفيديو ريلز، التي يُنظر إليها على أنها منافس للمنصة الصينية تيك توك المثيرة للجدل، داخل تطبيق إنستاغرام لتبادل الصور المملوك لفيسبوك. ولم يكن بالإمكان إطلاق هذه الميزة في وقت أفضل بالنسبة إلى زوكربيرغ في ظل إصدار الرئيس الأمريكي، في وقت متأخر الخميس، أمرا تنفيذيا للتعامل مع ما أطلق عليه ترامب "تهديدا" يشكله تطبيق تيك توك على الولايات المتحدة. وتعرض من يُطلق عليهم عمالقة التكنولوجيا، بمن فيهم زوكربيرغ، إلى تدقيق متزايد من طرف المشرعين في الولايات المتحدة والاتحاد الأوروبي بشأن مزاعم بأن قوة وتأثير هذه الشركات أضحى خارج نطاق السيطرة. وتملك شركات التكنولوجية العملاقة الخمس في الولايات المتحدة حاليا، وهي آبل، وأمازون، وألفابيت، وفيسبوك، ومايكروسوفت، قيمة سوقية تعادل نحو 30 في المئة من الناتج المحلي الإجمالي الأمريكي. ضريبة الثروة وكشف عضو مجلس الشيوخ والمرشح الرئاسي السابق، بيرني ساندرز، هذا الأسبوع خطة لفرض ضرائب على ما أطلق عليه "مكاسب الثروة الفاحشة" التي راكمها الملياردرات خلال وباء فيروس كورونا. وكان من شأن "قانون إلزام الملياردير بالدفع"، فرض ضريبة بقيمة 60 في المئة من الزيادة في صافي ثروة المليارديرات من بداية الوباء وحتى نهاية السنة. ويقترح ساندرز أن تذهب ضريبة الدخل المكتسبة إلى تغطية نفقات العناية الصحية الخاصة بالأمريكيين الذين لا يملكون قيمة هذه النفقات. وقال زوكربيرغ سابقا إنه يخطط للتنازل عن 99 في المئة من أسهم فيسبوك خلال مشوار حياته لصالح المؤسسة الخيرية التي أنشأها برفقة زوجته بريسيلا تشان.
https://www.bbc.com/amharic/news-51232421
https://www.bbc.com/arabic/world-51238575
'የወሊድ ቱሪዝም' ተብሎ የሚጠራውን እና አሜሪካ ሄዶ ለመውለድ የሚደረግን ጉብኝት ለመከላካል የወጣው ፖሊሲ ከዛሬ ጀምሮ ተግባራዊ ይሆናል። ሕጉ ነፍሰ ጡር ሴቶች ለሥራ ወይም ለጉብኝት ወደ አሜሪካ ለመጓዝ ቪዛ ሲያመለክቱ፤ ወደ አሜሪካ የሚሄዱበት ዋነኛ ምክንያት ለመውለድ አለመሆኑን የሚያሳይ ማረጋገጫ ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል ይላል። በአሜሪካ ሕግ መሠረት በአገሪቷ የሚወለዱ ልጆች በቀጥታ የአሜሪካ ዜግነት ያገኛሉ። ይህ ሕግ ግን በፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ ሲተች ቆይቷል። የፕሬዚደንት ትራምፕ አስተዳደር አዲሱ የጉዞ ሕግ የአገሪቷን ብሔራዊ ደህንነትና የሕዝብ ጤና ለመጠበቅ አስፈላጊ እንደሆነ ተናግሯል። ትራምፕ ወደ አገሪቷ የሚገቡ ስደተኞችን ለመቀነስ ፍላጎት ያላቸው ሲሆን፤ ቀደም ብሎ "በአሜሪካ ለተወለዱና ለኖሩ የሌላ አገር ዜጎች" ዜግነት እንደሚሰጥ የሚገልፀው የአሜሪካ ሕገ መንግሥት መሻሻል እንዳለበት ጠይቀዋል። አዲሱ ሕግ ምን ይላል? አዲሱ ሕግ 'ቢ' ቪዛ የሚጠይቁ ሁሉንም አመልካቾች ይመለከታል። የቪዛ ኦፊሰሮች ዋነኛ አላማቸው ለመውለድ ወደ አሜሪካ የሚገቡ ሴቶችን ቪዛ እንዲከለክሉ ይፈቅዳል። "የወሊድ ቱሪዝም ኢንደስትሪ የዓለም አቀፉን የወንጀል መስፋፋት ጨምሮ ከወንጀል ድርጊቶች ጋር የተያያዘ ነው" ሲልም ሕጉ ያስረዳል። ከዚህም በተጨማሪ ሕጉ የተሻለ ሕክምና ለማግኘት ሲሉ ወደ አሜሪካ የሚገቡ ሰዎችም ላይ የሚደረገውን ቁጥጥርም ያጠብቃል። በመሆኑም ቪዛ አመልካቾች የህክምና ወጪያቸውን ለመሸፈን የሚያስችል የገንዘብ ምንጭና አቅም እንዳላቸው፤ እንዲሁም ህክምናውን ከሚሰጣቸው ዶክተር ጋር ቀጠሮ እንዳላቸው ለቪዛ ኦፊሰሩ በማቅረብ ማሳመን ይጠበቅባቸዋል። የፕሬዚደንቱ ፕረስ ሴክሬታሪ ስቴፋኒ ግሪሻም፤ በመግለጫቸው እንዳሉት "የወሊድ ቱሪዝም ኢንደስትሪው በሆስፒታሎች ወሳኝ ግብዓቶች ላይ ጫና ያሳደረ ሲሆን የወንጀል ድርጊቶችንም አባብሷል ብለዋል። በመሆኑም ሕጉ ይህንን አገራዊ የሆነ ችግር ለመከላከልና አሜሪካን በዚህ ምክንያት ከሚከሰቱ የብሔራዊ ደህንነት አደጋዎች መጠበቅ እንደሚያስችል ጨምረው ተናግረዋል። በወሊድ ቱሪዝም ምን ያህል ህፃናት ተወልደዋል? በየአመቱ ወደ አሜሪካ ከሚያቀኑ ሰዎች ምን ያህል ህፃነት እንደተወለዱ የሚያሳይ የተመዘገበ መረጃ ባይኖርም የተለያዩ አካላት ግን ግምታቸውን ያስቀምጣሉ። እንደ የአሜሪካ የበሽታ መከላከልና መቆጣጠሪያ ማዕከል መረጃ በአውሮፓዊያኑ 2017 በአሜሪካ ከሚኖሩ የውጭ አገር ዜጎች 10 ሺህ የሚሆኑ ሕፃናት ተወልደዋል። ይህም የቅርብ ጊዜ መረጃ ነው። ይህ ቁጥር በአውሮፓዊያኑ 2007 ከነበረው 7,800 የህፃናት ቁጥር ጨምሯል። የስደተኞች ጥናት ማዕከል ደግሞ በ2016 እና 2017 መጀመሪያው አጋማሽ ጊዜያዊ የጉብኝት ቪዛ ካላቸው እናቶች 33 ሺህ ህፃናት መወለዳቸውን ያስረዳል። አሁን ላይ ነፍሰጡር ሴቶች እስከሚወልዱ ድረስ ለመቆየት ወደ አሜሪካ መግባት እንደሚችሉ የአሜሪካ የጉምሩክና ድንበር ጥበቃ መሥሪያ ቤት አስታውቋል። ይሁን እንጅ እናቶች ከተፈቀደላቸው ጊዜ በላይ በመቆየት ለመቅረት ፍላጎት እንዳላቸው ከታመነ ጉዟቸው ሊከለከል ይችላል።
وتدخل القواعد الجديدة حيز التنفيذ، اليوم، وتستهدف فرض قيود صارمة على ما يُعرف بـ"سياحة الولادة". وبموجب هذه القواعد، يتعين على النساء الحوامل، اللاتي يتقدمن بطلب للحصول على تأشيرات زيارة للولايات المتحدة، أن يثبتن أن لديهن سببا محددا للسفر بخلاف الولادة على أرض الولايات المتحدة. ويسمح قانون، طالما انتقده الرئيس الأمريكي، دونالد ترامب، بحصول جميع الأطفال المولودين في الولايات المتحدة على الجنسية الأمريكية. وتقول إدارة ترامب إن القواعد الجديدة ضرورية لحماية الأمن القومي الأمريكي والصحة العامة. مواضيع قد تهمك نهاية ويسعى الرئيس ترامب، الذي انتقد في السابق التعديل الدستوري الذي يمنح الجنسية لجميع الأشخاص المولودين في الولايات المتحدة، إلى الحد من الهجرة إليها. كما انتقد ترامب الممارسة التي باتت تُعرف باسم "الهجرة المسلسلة"، ويُعنى بها الحصول على تأشيرة الدخول إلى الولايات المتحدة على أساس وجود أقارب يقيمون هناك. ما هي القواعد الجديدة؟ تشمل القواعد الجديدة الزائرين الساعين للحصول على تأشيرات دخول من النوع "B"، التي تُمنح لغير المهاجرين. وتسمح برفض منح التأشيرة لكل من يثبُت أن "غرضه الأساسي" من الحصول عليها هو الإنجاب على الأراضي الأمريكية. وقالت وزارة الخارجية الأمريكية، في بيان صادر عنها، إن "القاعدة الجديدة تعالج المخاوف بشأن مخاطر هذه الممارسة على الأمن القومي وإنفاذ القانون، بما في ذلك النشاط الإجرامي المرتبط بسياحة الولادة". وأضافت: "سياحة الولادة تسمح بانتشار الأنشطة الإجرامية، بما فيها المخططات الإجرامية الدولية". وتشدد القواعد الجديدة القيود على الراغبين في دخول الولايات المتحدة لتلقي العلاج الطبي؛ إذ يتعين، بموجبها، على مقدِّمي طلبات الحصول على التأشيرة إثبات امتلاكهم "القدرة والنية" لدفع نفقاتهم الطبية، وإقناع المسؤولين عن الموافقة على منح تأشيرات بأنهم اتخذوا ترتيبات مع طبيب وافق على تقديم الخدمة الطبية لهم. وأبدى البيت الأبيض ترحيباً بالقواعد الجديدة. وقالت المتحدثة الإعلامية لترامب، ستيفاني غريشام، إن "سياحة الولادة تهدد بإثقال الموارد القيِّمة للمستشفيات، وازدهار النشاط الإجرامي". وأضافت: "إغلاق هذه الثغرة في سياسة الهجرة سيقضي على هذه الانتهاكات الصارخة، ويحمي الولايات المتحدة من مخاطر هذه الممارسة على الأمن القومي". كم تبلغ أعداد أطفال "سياحة الولادة"؟ لا تتوفر إحصاءات دقيقة لأعداد الأطفال الذين يولدون لأبوين زائرين للولايات المتحدة، كل عام، لكن تقديرات عدد من المراكز الأمريكية المعنية بمكافحة الأمراض والوقاية منها تشير إلى أن عدد المواليد لآباء زائرين بلغ نحو 10 آلاف طفل، عام 2017، مرتفعاً عما يقارب 7800 طفل في عام 2007. ويقدر مركز دراسات الهجرة، الذي يدعو لإقرار قوانين هجرة أشد صرامة، أعداد الأطفال الذين ولدوا لأمهات يحملن تأشيرات سياحية مؤقتة، خلال الفترة ما بين النصف الثاني من عام 2016 والنصف الأول من عام 2017، بنحو 33 ألف طفل. وبحسب هيئة الجمارك وحماية الحدود الأمريكية، يمكن للنساء الحوامل، حالياً، دخول الولايات المتحدة حتى موعد الولادة. ولكن قد تُمنع المرأة الحامل من السفر، إذا كان ثمة سبب للاعتقاد بأنها تنوي البقاء في الولايات المتحدة بعد الموعد المحدد في التأشيرة، أو أن لديها خططاً لتسديد فاتورة ولادة طفلها من جيوب دافعي الضرائب الأمريكيين.
https://www.bbc.com/amharic/news-54223311
https://www.bbc.com/arabic/business-53631055
ትራምፕ የቻይናው ቲክ ቶክና የአሜሪካ ድርጅቶች ኦራክልና ወልማርት በጋራ ለመስራት እንዲስማሙ መፍቀዳቸውን ለጋዜጠኞች ተናግረዋል። ፕሬዚደንቱ መተግበሪያው የብሔራዊ ደህንነት አደጋ ላይ ይጥላል በማለት ከአሜሪካ እንዲታገድ ትዕዛዝ ሰጥተው ነበር። የአሜሪካ የደህንነት ባለሥልጣናትም የቲክ ቶክ ባለቤት በመተግበሪያው አማካኝነት ከተጠቃሚዎች የሰበሰበው መረጃ ለቻይና መንግሥት ተሰጥቶ ሊሆን ይችላል የሚል ስጋት አላቸው። የቻይና የቴክኖሎጂ ኩባንያውና የቲክ ቶክ ባለቤት ብቴዳንስ ግን፤ በቻይና ገዥው የኮሚኒስት ፓርቲ ቁጥጥር ሥር ነው ያለው ወይም መረጃዎችን አሳልፎ ይሰጣል በሚል የቀበረበበትን ክስ ተቃውሟል። ቅዳሜ እለት ትራምፕ አዲሱ ስምምነት የ100 ሚሊዮን አሜሪካዊያንን መረጃ ደህንነቱ መጠበቁን ያረጋግጣል ሲሉ ተናግረዋል። ደህንነቱም መቶ በመቶ አስተማማኝ ይሆናል ብለዋል ትራምፕ። በሰሜን ካሮላይና የምርጫ ሰልፍ ቀደም ብሎ ዋይት ሃውስን ለቀው ሲወጡ "ስምምነቱን ባርኬዋለሁ" ካሉ በኋላ ስምምነቱን ያፀደቁት በሃሳብ ደረጃ እንደሆነም ጠቁመዋል። ቢቴዳንስ ግን አዲስ በቀረበውና ከቻይና መንግሥት ተጨማሪ ይሁንታ በሚያስፈልገው የቲክ ቶክ ስምምነት ላይ ያለው ነገር የለም ። ፕሬዚደንት ትራምፕ በጋራ የመስራቱን ሃሳብ የደገፉት አስተዳደራቸው በአገሪቷ ያሉ ሕዝቦች ቲክ ቶክን ከየትኛውም 'አፕስቶር' እንዳያወርዱ ከእሁድ ጀምሮ ሊያግድ እንደሚችል ካሳወቀ ከቀናት በኋላ ነው። ሆኖም የአሜሪካው የንግድ መሥሪያ ቤት "በቅርቡ አዎንታዊ ሂደቶች በመታየታቸው" ትዕዛዙን ለማስፈፀም አርብ ዕለት ሰጥቶት የነበረውን የ48 ሰዓታት የጊዜ ገደብ በአንድ ሳምንት ማራዘሙን አስታውቋል። በቲክ ቶክ ላይ የተፈጠረው አለመግባባት የተከሰተው በትራምፕ አስተዳደርና በቻይና መንግሥት መካከል በንግድ፣ በሆንግ ኮንግ ተቃውሞ እና ቤጂንግ የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝን የተቆጣጠረችበትን መንገድ ጨምሮ በበርካታ ጉዳዮች ሳቢያ ከፍተኛ ውጥረት ከተከሰተ በኋላ ነው። የቀረበው ረቂቅ ስምምነት ምንድን ነው? የቀረበው ስምምነት 'ዳብድ ቲክ ቶክ ግሎባል' የተባለ አዲስ ኩባንያ እንዲቋቋም እንደሚያመላክት ሮይተርስ የዜና ወኪል ሐሙስ ዕለት በዘገበው አስታውቋል። ይህ ኩባንያ በአብዛኛው አሜሪካዊያን ዳሬክተሮች ይኖሩታልም ተብሏል። ፕሬዚደንቱና የደህንነት ባለሙያም የቦርድ አባል ይሆናሉ ይላል። የአሜሪካ ኩባንያዎቹ ኦራክልና ወልማርትም በኩባንያው ውስጥ ወሳኝ ድርሻ እንደሚኖራቸው የሚጠበቅ ሲሆን የቻይና ኩባንያው ቢቴዳንስም የአሜሪካ ተጠቃሚዎችን መረጃን ለመጠበቅ ተስማምቷል። የቲክ ቶክ መረጃዎችም በኦራክል ቋት የሚከማቹ ሲሆን ይህም የመረጃ ምንጭ ኮዱን የመመርመር መብት ይኖረዋል ተብሏል። ፕሬዚደንት ትራምፕ አዲሱን የቲክ ቶክ ኩባንያ ኦራክልና ወልማርት ሙሉ በሙሉ እንደሚቆጣጠሩት ተናግረዋል። አዲሱ ስምምነት በአገሪቷ ተጨማሪ የሥራ እድል እንደሚፈጥርና ገቢ እንደሚያስገኝም ፕሬዚደንቱ አክለዋል።
إدارة ترامب أثارت مخاوف خطيرة للغاية" تتعلق بالأمن القومي" وحماية بيانات المستخدمين الأمريكيين وذكرت تقارير أمريكية أن هناك شكوكا حول إتمام صفقة استحواذ مايكروسوفت على جميع أنشطة تطبيق تيك توك، المملوك للصين والمخصص لنشر مقاطع الفيديو القصيرة، في الولايات المتحدة بسبب تحذيرات ترامب التي صدرت يوم الجمعة. وكانت مفاوضات الصفقة قد اقتربت بالفعل من نهايتها بين الشركتين. وقالت صحيفة وول ستريت جورنال الأمريكية، إن مايكروسوفت أوقفت المحادثات مؤقتا على الرغم من أن مالكة التطبيق وهي شركة بايت دانس الصينية، تبذل جهودا أخيرة للحصول على دعم البيت الأبيض للاستمرار في الولايات المتحدة. وتأتي هذه التطورات في ظل انتقادات لتهديدات الرئيس ترامب بحظر التطبيق، لأنها بمثابة هجوم على حرية التعبير. ويحظى التطبيق الصيني لنشر مقاطع الفيديو القصيرة بشعبية كبيرة عالميا، وتقديرات بأن هناك نصف مليار مستخدم نشط لتيك توك في جميع أنحاء العالم، وفي الولايات المتحدة هناك حوالي 80 مليون مستخدم نسبة كبيرة منهم في سن المراهقة أو أوائل العشرينات من العمر. مواضيع قد تهمك نهاية لكن بعض السياسيين الأمريكيين أعربوا عن قلقهم من أن الشركة الصينية المالكة للتطبيق تشكل خطرا على الأمن القومي الأمريكي ويمكنها استخدام التطبيق لجمع البيانات الشخصية للأمريكيين. وأثارت الهيئات التنظيمية الأمريكية مخاوف متعلقة بالسلامة في الولايات المتحدة. وكان ترامب قد صرح للصحفيين على متن الطائرة الرئاسية، في وقت متأخر يوم الجمعة، بتعليقات حول تطبيق تيك توك، وقال "نعمل على حظره في الولايات المتحدة". وبعد تصريحات ترامب خرج متحدث باسم البيت الأبيض، يوم السبت ليؤكد على أن الإدارة الأمريكية لديها "مخاوف خطيرة للغاية" تتعلق بالأمن القومي بسبب تيك توك. وقالت صحيفة وول ستريت جورنال إن شركة بايت دانس الصينية حاولت تقديم تنازلات كبيرة للبيت الأبيض لعدم حظر التطبيق، منها التعهد بتوفير آلاف الوظائف في أمريكا خلال ثلاث سنوات. "خدعة تفاوضية" ومن المرجح أن تتمكن مايكروسوفت، عملاق التكنولوجيا الأمريكية والتي تمتلك أيضا تطبيق لينكدإن Linkedin، من تعزيز موقفها في سوق شبكات التواصل الاجتماعي الخاضع لسيطرة منافسين آخرين، وذلك حال تمكنها من إتمام الصفقة وشراء عمليات تيك توك في الولايات المتحدة. وتبلغ قيمة تيك توك في أمريكا ما بين 15 مليار دولار و 30 مليار دولار. وقالت صحيفة فاينانشيال تايمز، إن بعض المدراء التنفيذيين في الشركة الصينية يعتقدون أن تدخل ترامب قد يكون مجرد خدعة تفاوضية لمساعدة مايكروسوفت على تأمين صفقة أفضل وتعزيز موقفها التفاوضي. ورفض تيك توك مناقشة صفقته المحتملة مع مايكروسوفت، لكن المتحدث باسم الشركة المالكة للتطبيق قال في بيان يوم الأحد: "بينما لا نعلق على الشائعات أو التكهنات، فإننا واثقون من نجاح تيك توك على المدى الطويل". وأكد البيان على أن الشركة ملتزمة بحماية خصوصية وسلامة المستخدمين. 80 مليون مستخدم أمريكي لتطبيق تيك توك نسبة كبيرة منهم في سن المراهقة "موقف عجيب" تأتي الخطوة الأمريكية لحظر تيك توك في وقت تتصاعد فيه التوترات بين إدارة ترامب والحكومة الصينية بشأن عدد من القضايا، بما في ذلك النزاعات التجارية وتعامل بكين مع أزمة تفشي وباء كورونا المستجد. وانتقد بعض العاملين في قطاع التكنولوجيا الأمريكي إعلان ترامب يوم الجمعة، بما في ذلك رئيس الأمن السابق في فيسبوك أليكس ستاموس، الذي شكك في أن يكون هذا الإعلان مدفوعا بمخاوف تتعلق بالأمن القومي. وغرد أليكس على تويتر: "هذا موقف عجيب. فحصول شركة أمريكية على التطبيق بالكامل كان يمكن اعتباره حلا جذريا قبل أسبوعين، وواقعيا سيقلل من المخاوف المقبولة حول حماية البيانات. وإذا منع البيت الأبيض هذه الصفقة، فإننا نعلم أن هذا القرار لا يتعلق بالأمن القومي ". كما تعرض ترامب لانتقادات من جانب اتحاد الحريات المدنية الأمريكية. وقالت جنيفر غرانيك، مستشار المراقبة والأمن الإلكتروني لدى اتحاد الحريات المدنية، "إن حظر تطبيق يستخدمه ملايين الأمريكيين للتواصل مع بعضهم البعض يشكل خطرا على حرية التعبير كما أنه غير عملي من الناحية التكنولوجية". وقالت في بيان: "إن إغلاق منصة واحدة، حتى لو كان ذلك ممكنا قانونيا، يُضر بحرية التعبير على الإنترنت ولا يقدم حلا للمشكلة الأكبر المتمثلة في المراقبة الحكومية غير المبررة". وفي محاولة من تيك توك لطمأنة المستخدمين الأمريكيين، قالت فانيسا باباس، المديرة العامة للشركة في الولايات المتحدة في رسالة فيديو يوم السبت، "لن نذهب إلى أي مكان. نحن باقون هنا على المدى الطويل". وأضافت: "عندما يتعلق الأمر بالسلامة والأمن، فنحن نصمم التطبيق الأكثر أمانا لأننا نعلم أنه الشيء الصحيح الذي يجب عمله. لذلك نحن نقدر الدعم الذي نتلقاه".
https://www.bbc.com/amharic/news-46644190
https://www.bbc.com/arabic/world-46643020
መልቀቂያቸውን ያስገቡት ጂም ማቲስ ከሁለት ወራት በኋላ ስራ ያቆማሉ መከላከያ ሚኒስትሩ መልቀቂያ ያስገቡት ትራምፕ አሜሪካ ሙሉ በሙሉ ጦሯን ከሶሪያ እንደምታስወጣ ይፋ ማድረጋቸውን ተከትሎ ነው። ይህን የትራምፕ ውሳኔን ብዙዎች ያልተቀበሉት ሲሆን ጀነራል ማቲስም ምንም እንኳ በግልፅ ለሥራ መልቀቅ ምክንያታቸው ይህ መሆኑን ባይጠቅሱም በትራምፕና በእሳቸው መካከል የቋም ልዩነት መፈጠሩን ተናግረዋል። ፕሬዝዳንት ትራምፕ ጀነራል ማቲስ ሌሎች አገራትን አጋር በማድረግና ወታደራዊ ግዴታቸውን እንዲወጡ በማድረግ ትልቅ ሚና መጫወታቸውንም ገልፀዋል። ትራምፕ ጀነራል ማቲስን የሚተካ ሰው በአጭር ጊዜ እንደሚሾም ቢናገሩም ማንነቱን ከመግለፅ ግን ተቆጥበዋል። • «ሰው ሲበሳጭ ማስታወሻ እይዝ ነበር» አዲስ ዓለማየሁ ጀነራሉ በሥራ መልቀቂያ ደብዳቤያቸው ላይ ከትራምፕ ጋር አጋር አገራትን በአክብሮት ስለመያዝና የአሜሪካ የጦር ኃይል አጠቃቀም ላይ ልዩናት እንደተፈጠረ በመጥቀስ ፕሬዝዳንቱ ከእርሳቸው ጋር የሚቀራረብ አመለካከት ያለውን የመከላከያ ሚንስትር መምረጥ ተገቢ እንደሆነ አስፍረዋል። የመከላከያ ሚኒስትሩን መልቀቅ በተመለከተ የሪፐብሊካኑ ሴናተር ሊንዲሲ ግራሃም "ጀነራል ማቲስ ለትራምፕ አስተዳደርና ለአገራችን በሰጡት አገልግሎት ሊኮሩ ይገባል" ብለዋል። ለአስርታት አክራሪ እስልምናን በመዋጋትና ወሳኝ ወታደራዊ ምክር በመስጠት ትልቅ ሚና መጫወታቸውንም ገልፀዋል። በተቃራኒው የዲሞክራቲኩ ሴናተር ማርክ ዋርነር የጀነራሉ ስልጣን የመልቀቅ ዜናን "አስደንጋጭ" ብለውታል። ይህን ያሉት ውጥንቅተጡ በወጣው የትራምፕ አስተዳደር ውስጥ ጀነራሉ የመረጋጋት ማዕከል የነበሩ በመሆኑ ነው። በተያያዘ ዜና ከሶሪያ በተጨማሪ አሜሪካ ሰባት ሺህ የሚሆኑ ወታደሮቿን በአንድ ወር ጊዜ ውስጥ ከአፍጋኒስታንም ልታስወጣ መሆኗም ተሰምቷል። ይህ መረጃ የወጣው አሜሪካ ጦሯን ሙሉ በሙሉ ከሶሪያ እንደምታስወጣ ትራምፕ ከገለፁ ከአንድ ቀን በኋላ ነው። • "በኢትዮጵያ ፖለቲካ የኦነግ ስም ቅመም ነው" የኦነግ የፖለቲካ ጉዳይ ኃላፊ የአሜሪካን ጦር ከአፍጋኒስታን ስለማስወጣት አስፈላጊነት ትራምፕ ከመመረጣቸው በፊት በግልፅ ሲናገሩ የቆዩ ቢሆንም አገሪቱ ዳግም የታሊባን እጅ ውስጥ እንዳትወድቅ የተወሰነ ሰራዊታቸው በአፍጋኒስታን መቆየትን አስፈላጊነት ላይ አስምረው ነበር። ምንም እንኳ በአገሪቱ የመከላከያ ባለስልጣናት ባይፀድቅም የጦር ሃይሉን ቁጥር የመቀነስ ፍላጎት እንዳለም ተገልጿል። እአአ 2001 ከተፈፀመው የመስከረም 11 የአሜሪካ የሽብር ጥቃት በኋላ አሜሪካ ጦሯን በአፍጋኒስታን አሰማርታለች። የአሜሪካ ጦር ኃይል በአፍጋኒስታን ያደረገው ቆይታ ረዥሙ የአገሪቱ የጦርነት ታሪክ ነው። በጊዜው አፍጋኒስታንን ተቆጣጥሮ የነበረው ታሊባን ለመስከረም 11 የአሜሪካ ጥቃት ሃላፊነት የወሰደውን የአልቃይዳ መሪ ኦሳማ ቢላደንን አሳልፌ አልሰጥም በማለቱ ፕሬዝዳንት ጆርጅ ደብሊው ቡሽ በአፍጋኒስታን ጦርነት መክፈታቸው የሚታወስ ነው። ከዚያ በኋላ የታሊባን ሃይል ቢዳከምም አገሪቱን ወደ መረጋጋት ለመመለስ የአሜሪካ ጦር በአፍጋኒስታን እንዲቆይ ሆኗል። • ተፈላጊነታቸው እየቀነሰ የሚመጡ የሙያ ዘርፎች የትኞቹ ናቸው?
أكد ماتيس على أنه سيترك منصبه في نهاية شهر فبراير/شباط وجاء هذه الخطوة بعد يوم واحد من إعلان ترامب، عن سحب القوات الأمريكية من سوريا، وقد أشير إلى أن ماتيس يعارض مثل هذا القرار. ولمح الجنرال ماتيس بقوة في رسالة استقالته إلى وجود اختلافات في رسم السياسات مع الرئيس ترامب. وقال إن للرئيس الحق في تعيين شخص ما "تكون رؤاه أكثر اتساقا مع رؤاكم". وسيغادر الجنرال ماتيس، 68 عاما، منصبه في فبراير/شباط المقبل. ولم يسم الرئيس الأمريكي من سيخلف ماتيس في المنصب، لكنه قال إنه سيعين وزيرا جديدا للدفاع قريبا. وعبر اعضاء في الكونغرس الأمريكي من كلا الحزبين الرئيسين عن صدمتهم لقرار الاستقالة. وقال زعيم الأغلبية الجمهورية في مجلس الشيوخ، ميتش ماكونيل، إنه "قد فجع" لسماع أن الاستقالة كانت جراء "اختلافات شديدة" بين الجنرال ماتيس والرئيس. وقال ترامب عبر موقع تويتر للتواصل الاجتماعي إن ماتيس "كان عونا كبيرا لي في جعل الحلفاء ودول أخرى يدفعون حصتهم من الالتزامات العسكرية"، مشيرا إلى أنه سيترك منصبه في فبراير/شباط القادم ماذا قال ماتيس في رسالة استقالته؟ لمح الجنرال ماتيس إلى خلافه مع الرئيس ترامب في عدد من مناطق سياسات صناعة القرار. وخاطب ماتيس في رسالته ترامب مباشرة معبرا عن قناعته بضرورة أن تحافظ الولايات المتحدة على تحالفاتها القوية "وتعامل الحلفاء باحترام". وكتب : "ولأنه من حقكم أن يكون لديكم وزير دفاع له رؤى أكثر اتساقا مع رؤاكم في هذه الموضوعات وغيرها. أعتقد أن من الصائب لي أن اتنحى عن منصبي". وعلى الرغم من أن ماتيس لم يشر بشكل مباشر إلى قرار سحب القوات من سوريا، إلا أنه سبق أن حذر من أن الانسحاب المبكر من سوريا سيكون "خطأ استراتيجيا فادحا". وأشار ماتيس إلى اختلافات في معالجة عدد من القضايا الرئيسية الأخرى، من أمثال روسيا وحلف شمالي الأطلسي (ناتو). وأكد على أنه سيبقى في منصبه حتى نهاية شهر فبراير/شباط " ليعطي وقتا كافيا لتسمية خلفه وإقرار تعيينه". ما هي آخر الانسحابات؟ دوريات أمريكية في منطقة الحدود بين تركيا وسوريا أعلن ترامب يوم الأربعاء قراره سحب القوات الأمريكية من سوريا، البالغ قوامها 2000، مشددا على أن تنظيم الدولة الإسلامية قد هُزم هناك. وبدت هذه الخطوة على خلاف مع كثير من وجهات النظر داخل الإدارة الأمريكية نفسها وبعض الوزراء الرئيسيين. كما لقيت انتقادات من بعض الحلفاء الدوليين للولايات المتحدة. وساعدت القوات الأمريكية في تطهير كثير من المناطق بشمال شرق سوريا من تنظيم الدولة الإسلامية، لكن مازالت هناك جيوب لمقاتليه. ولم يقدم البيت الأبيض جدولا زمنيا للانسحاب، لكن صحيفة "نيويورك تايمز" الأمريكية نقلت عن مسؤولين عسكريين قولهم إن ترامب يريد الانتهاء منه في غضون 30 يوما. وبشكل منفصل، أشارت تقارير الخميس إلى أن البيت الأبيض يعتزم انجاز تخفيض كبير في عديد القوات العسكرية الأمريكية في أفغانستان. بيد أن هذه التقارير، التي أشارت إلى نحو 7000 من عديد هذه القوات قد يعودون إلى بلادهم، لم تؤكد بعد من أي مسؤولين رسميين. وكتب عضو مجلس الشيوخ الجمهوري لندزي غراهام تغريدة تقول إن أي انسحاب للقوات من هناك سيشكل "خطرا استراتيجيا كبيرا" وقد يقوض التقدم الذي حققته الولايات المتحدة في المنطقة.
https://www.bbc.com/amharic/news-55909544
https://www.bbc.com/arabic/artandculture/2013/06/130628_peru_tomb_
አፅሞቹ ወደ አፈርነት እንዳይቀየሩ በመድኃኒት አድርቆ የማቆየት ጥበብ የተጠበቁ ሲሆን ልዩ የሚያደርጋቸው ግን ምላሳቸው በወርቅ መተካቱ ነው፡፡ የግብጽና የዶሚኒካን ቡድን በአሌክሳንድሪያ ከተማ፣ በታፖሲሪስ ማግና ቤተ መቅደስ አካባቢ 16 በማድረቂያ የተጠበቁ አፅሞችን ከአለት በተሰሩ የመቃብር ቤቶች ውስጥ እንዳሉ ነው ያገኙት፡፡ ከፍ ባለ እርከን ላይ የሚገኙ ሰዎችን በዚህ መንገድ አንዳንድ የሰውነት ክፍላቸውን በወርቅ ተክቶ መቅበር በግሪክና ሮማዊያን ሥልጣኔ ዘመን የተለመደ ነበር፡፡ ምናልባት አፅሞቹ ምላሳቸው በወርቅ የተሰራላቸው ከሞት በኋላ ይኖራል ብለው በሚያምኑት ሕይወት የፍርድ ቀን ላይ ጣኦት ኦሲሪስን አቀላጥፈው እንዲያናግሩት ያግዛቸዋል በሚል እንደሆነ ተገምቷል፡፡ የጥንታዊ ግብጻዊን እምነት ጣኦት ኦሲሪስ ከመሬት በታች ያለውን ዓለም የሚመራ ጌታና የሙታን ፈራጅ እንደሆነ ይታመን ነበር፡፡ ወርቁ የተለበጠባቸው ምላሶች ጫፎቻቸው የአክሊል ምልክት ተደርጎባቸው ተገኝተዋል፡፡ ከዚህም ሌላ የኮብራ እባብ ምልክት ተገኝቷል፡፡ የአሌክሳንድሪያ የከርሰ ምድር ቅርሶች ጥናት ኃላፊ ካሊድ አቦ ኤል ሐምድ በዚህ ፍለጋ የመቃብር ውስጥ የአፅሞች ጭምብሎችም መገኘታቸውን ተናግረዋል፡፡ እነዚህ የፊት ጭምብሎች የ2ሺህ ዘመን ዕድሜ ያላቸው ናቸው፡፡ ሚስተር ካሊድ ጨምረው እንደገለጹት በዚሁ መቅደስ ስፍራ ከዚህ ቀደም የዝነኛዋ ንግሥት ክሊዮፓትራ 7ኛ ምሥል ያለባቸው ሳንቲሞች መገኘታቸውን አስታውሰዋል፡፡ ክሊዮፓትራ 7ኛ የግሪክ ተናጋሪው ቶሌማቲክ ሥርወ መንግሥት የመጨረሻዋ ንግሥት እንደሆነች ይታወቃል፡፡ የግዛት ዘመኗም ከክርስቶስ ልደት በፊት ከ51 እስከ 30 ዓመተ ዓለም ነበር፡፡ ንግሥት ኪሊዮፓትራ መሞቷን ተከትሎ ነው ጥንታዊት ግብጽ በሮማዎች እጅ የወደቀችው፡፡
الاكتشاف الأثري سيلقي الضوء على حضارة الواري الذي اختلف بشكل غريب ومن الممكن أن تسلط هذه المقبرة الي عثر عليها شمالي العاصمة ليما الضوءَ من جديد على إمبراطورية الواري التي كانت تحكم منطقة جبال الأنديز قبل ظهور حضارة الإنكا. ووجد داخل تلك المقبرة ما يربو على 60 هيكلا عظميا، بما فيها جثث لثلاث ملكات من شعب الواري، جرى دفنهن إلى جانب الحليّ من الذهب والفضة وألواح الخزف المطلي ببراعة. وكان عدد من تلك الجثث مدفونا في وضعية الجلوس، وهو ما يشير إلى كونهن تابعات للعائلة المالكة، فيما يقول خبراء الآثار إن المقبرة وجدت في منطقة قلعة "إل كاستيّو دي هوارمي"، والتي تقع على بعد 280 كيلومترا تقريبا شمالي ليما. ونقلت وكالة رويترز عن ميلوز غييرز، المدير المساعد في المشروع قوله "لأول مرة في تاريخ بيرو الأثري نجد مقبرة ملكية ترتبط بثقافة شعب الواري". مواضيع قد تهمك نهاية وأضاف غييرز "تضمنت محتوبات تلك الغرفة الملكية 63 جثة أغلبها من السيدات، وكانت ملفوفة بأربطة جنائزية ومدفونة في الوضعية الجلوس التي تعد وضعية تقليدية لدى شعب الواري". أما خبير الأدلة الجنائية الأثرية، فييسواف فييتسكوفسكي فيقول إن وضعية بعض الجثث الأخرى كانت تشير إلى أنها كانت قربانا بشريا. وأضاف فييتسكوفسكي "وجدنا داخل تلك المقبرة ست جثث ليست موضوعة داخل أكفانها، كما أنها كانت موضوعة في أوضاع غريبة جدا فوق الجثث الأخرى، لذا فإننا نعتقد أنها كانت مجرد قرابين." وتابع قائلا: "تقودنا الحقيقة بأن أغلب الهياكل العظمية في تلك المقبرة هي لسيدات، إضافة إلى تلك المقتنيات الثمينة إلى تفسير أن تلك المقبرة تعود إلى طبقة النخبة المالكة، وهو ما يغير أيضا وجهة نظرنا حول وضع النساء في ثقافة شعب الواري." وأمضى علماء الآثار شهورا يعملون بسرية على الحفر داخل غرف الدفن تلك، وسط مخاوف من أن يكشف اللصوص أمرَ تلك المقبرة ويقوموا بنهبها. يذكر أن حضارة شعب الواري شهدت ازدهارا ما بين القرنين السابع والعاشر الميلاديين، حيث قامت بغزو كل ما يعرف الآن ببيرو، وذلك قبل أن يصيبها تدهور مفاجئ غريب.
https://www.bbc.com/amharic/news-47785829
https://www.bbc.com/arabic/world-47782287
አንበሳዋ እናት ኖኩቦንጋ ኳምፒ ነገሩ የጀመረው እኩለ ሌሊት ላይ የስልክ ጥሪ ኖኩቦንጋን ከእንቅልፍ ሲቀሰቅሳቸው ነበር። የደወለችውም ሴት ኖኩቦንጋ ሲፎካዚ የተባለችው ሴት ልጃቸው በሚያውቋቸው ሦስት ወንዶች መደፈሯን በዚያ ሌሊት ነበር የነገረቻቸው። • አደጋው ስፍራ በየቀኑ እየሄዱ የሚያለቅሱት እናት ማን ናቸው? ኖኩቦንጋ የመጀመሪያ እርምጃቸው ፖሊስ መጥራት ነበር፤ ነገር ግን የፖሊሶቹ ስልክ አይመልስም። በጊዜው ልጃቸውን መርዳት የሚችሉት እራሳቸው ብቻ ነበሩ። "በጣም ፈርቼ ነበር ግን ልጄ ናት፤ መሄድ ነበረብኝ" ይላሉ እናት ኖኩቦንጋ። "እዚያ እስክደርስ ትሞታለች ብዬ አስቤ ነበር። ምክንያቱ ደግሞ እኛን ስለሚያውቁን እንዳትናገር ፈርተው በሕይወት አይለቋትም ብዬ አስቤ ነው።" በጊዜው ሲፎካዚ ጓደኞችዋን ለማግኘት ነበር እግሯን ወደዛች መንደር የመራቸው። በቆይታዋም ጓደኞችዋ በተኛችበት ለብቻዋ ጥለዋት በወጡበት አጋጣሚ ነበር የጠጡት ወንዶች ከተኛችበት ገብተው ጥቃት ያደረሱባት። • "በመጨረሻ ላይ ሳትስመኝ መሄዷ ይቆጨኛል" እናት "ቢላ ይዤ የሄድኩት እራሴን እዚያ እስክደርስ ባለው መንገድ ላይ ለመከላከል ብዬ ነበር" ሲሉ ኖኩቦንጋ ሁኔታውን ያስታውሳሉ። "ከቢላው ጋር ስልኬን ለብርሃን ብዬ ይዤ ነበር።" ልጃቸው ወደ ነበረችበት ቤት ሲደርሱ ስትጮህ ሰሟት፤ ቤት ውስጥ ሲገቡም አንዱ ወንድ ልጃቸውን ሲደፍራትና ሌሎቹ ሁለት ወንዶች ደግሞ ሱሪያቸው ወልቆ ተራቸውን ሲጠባበቁ እንዳኟቸው ይናገራሉ። "በጣም ስለፈራሁ በር ላይ ቆሜ ምን እያደረጉ እንደሆነ ጠየኳቸው። እኔ እንደሆንኩ ሲያውቁ በቁጣ ተንደርድረው ወደ እኔ መጡ፤ ያኔ ነው እራሴን መከላከል እንዳለብኝ የገባኝ።" ክሱን ሲከታተል የነበረው ዳኛ ኖኮቦንጋ ልጃቸው ስትደፍር በአይናቸው ማየታቸው "በጊዜው በጣም ስሜታዊ" አድርጓቸዋል ብለዋል። • ከተለያየ አባት የተወለዱት መንትዮች ኖኩቦንጋም በጊዜው ይዘውት የነበረውን ቢላ በመጠቀም አንዱን ደፋሪ ገድለው ሌሎቹን በቆሰሉበት ትተው ልጃቸውን በቅርብ ወደ ሚገኝ ጎረቤት ወሰዷት። ፖሊሶችም ከቦታው ደርሰው ቦኩቦንጋን በቁጥጥር ስር ካደረጓቸው በኋላ በአቅራቢያ ወደ ሚገኝ ፖሊስ ጣቢያ ወሰደወቸው። "ስለ ልጄ እያሰብኩ ነበር፤ ካዳንኳት በኋላ ስለእሷ ምንም አልሰማሁም። በጣም አስጨናቂ ጊዜ ነበር" ይላሉ። ልጅና እናት እናትዋ ወደ እስር ቤት ሲወሰዱ ሲፎካዚ ሆስፒታል ሆና ስለእናትዋ እያሰበች ነበር። "በፍርድ ቤት ተወስኖባት ለዓመታት የምትታሰር ከሆነ እኔ ቅጣቷን እቀበልላታለሁ እያልኩኝ አስብ ነበር" ትላለች። ሲፎካዚ በጊዜው ስለተፈጠረው ነገር እናትዋ ከነገሯት ነገር ውጪ ምንም አታስታውስም ነበር። በጊዜውም እናትና ልጅ አንዳቸው የአንዳቸው ደጋፊ ነበሩ። ቡህሌ ቶኒስ የኖኩቦጋ ጠበቃ ስትሆን ከጥቃቱ አንድ ሳምንት በኋላ ስታገኛቸው እናትና ልጅ በጣም ተስፋ ቆርጠው እንደነበር ታስታውሳለች። "ኖኩቦንጋ በጭንቀት ውስጥ ነበረች" ትላለች። "በጣም ድሃ የሆኑ ሰዎችን ስታገኚ ገንዘብ ስለሌላቸው እናትየዋ ወደ እስር ቤት የምትሄድ ይመስላቸዋል። ይህ ደግሞ ጥብቅና የሚቆምላቸው ሰው አለ ብለው ሰለማያስቡ ነው።" ቡህሌ ኖኩቦነጋ ክሱን ማሸነፍ እንደምትችል እርግጠኛ ብትሆንም ቀላል እንደማይሆን ገምታለች። ሁለቱም ግን ያልጠበቁት ነገር ቢኖር የማህበራዊ ሚዲያ የሚያደርግላቸውን ድጋፍ ነበር። በደቡብ አፍሪካ የአስገድዶ መድፈር ጥቃቶች ብዙም የማህበራዊ ሚዲያ ሽፋን አይሰጣቸውም፤ ነገር ግን የኖኩቦንጋ ድርጊት እናት ልጇን ለመከላከል ያላትን አቋም ማሳያ ነው በማለት የማህበራዊ ሚዲያውን ቀልብ ሳበ። የልጃቸውን ማንነት ላለመግለፅ ሲባል የኖኩቦንጋን ስም መጥቀስ ባልተቻለበት ጊዜ አንድ የመገናኛ ብዙሃን ተቋም "አንበሳዋ እናት" ብሎ ምስላቸውን ሴት አንበሳ ከልጆችዋ ጋር አድርጎ ይፋ አደረገው። ይህም ስም በመላ አገሪቷ አስተጋባ። "መጀመሪያ ስሙን ስሰማ አልወደድኩትም ነበር፤ ልክ ግን የጀግንነት ምሳሌ መሆኑን ሳውቅ በጣም ደስ አለኝ" ይላሉ እናት። የደቡብ አፍሪካ ሕዝብ የኖኩቦንጋን ክስ በመተቸት የህግ አማካሪ ጠበቃ እንዲኖራት ገንዘብ አሰባሰቡ። "ወደ ፍርድ ቤት ስሄድ ስለፈራሁ ጠዋት ተነስቼ ፀለይኩኝ" ይላሉ። ኖኩቦንጋ ፍርድ ቤት ሲደርሱ በሰዎች ተሞልቶ ነበር ያገኙት። "ከመላዋ ደቡብ አፍሪካ የተሰባሰቡ ሰዎች ነበሩ። ለሰዎቹ አመሰግናለሁ እያልኩኝ እነሱ ሊደግፉኝ በመምጣታቸው በተስፋ ተሞላሁ።" "ፍርድ ቤት ስደርስ ክሱ እንዲነሳ ተወሰነ። በጣም ደስ አለኝ፤ ያኔ ዳኛው እኔ ሰውን የመግደል ሃሳብ እንዳልነበረኝ እንደተረዳ ገባኝ።" ቡህሌ ቶኒስ የፍርድ ቤቱ ውሳኔ ሲፎካዚ ላይ የፈጠረውን ስሜት ታስታውሳለች። "ፍርድ ቤቱ ክሱን እንዳነሳ ኖኩቦንጋ ወደ ልጇ ደወለች። ለመጀመሪያ ጊዜ ነበር ሲፎካዚ ስትስቅ የሰማኋት ያኔ ነበር። እሷም ለእናትዋ ወንዶቹ እንዲታሰሩ እንደምትፈልግም ነገረቻት" ትላለች። ይህ ፍላጎቷ እውን እንዲሆን ከዓመት በላይ መጠበቅ ነበረባቸው። ከዚያም ባለፈው የታህሳስ ወር ላይ ሁለቱ ወንጀለኞች የ30 ዓመት እስራት ተወሰነባቸው። ሲፎካዚ "በውሳኔው ደስተኛ ነኝ፤ አሁን ደህንነት ይሰማኛል ነገር ግን የእድሜ ልክ እስራት ይገባቸው ነበር" ትላለች። ልክ ክሱ ሲጠናቀቅ ሲፎካዚ ሌሎች የዚህ ዓይነት ጥቃት ሰለባ የሆኑ ሴቶችን ለመደገፍ በማለት ማንነትዋን ለህዝብ ይፋ አድርጋለች። ኖኩቦነጋ በበኩላቸው በሚያስገርም ሁኔታ ልጃቸውን የደፈሩት ሰዎች ወደፊት ከእስር ሲወጡ መልካም ነገር ያደርጋሉ፣ ምሳሌም ይሆናሉ ብለው ተስፋ እንደሚያደርጉ ተናግረዋል።
واجهت نوكوبونغا تهمة القتل بعد أن دافعت عن ابنتها ضد المغتصبين ووجهت إلى الأم تهمة القتل، لكن موجة من الغضب الشعبي كانت وراء قرار وقف المحاكمة، مما سمح لها بالتركيز على مساعدة ابنتها على التعافي من تجربة الاغتصاب. ونتناول فيما يلي حكاية الأم وابنتها مع تلك التجربة الفظيعة. دق جرس الهاتف في منتصف الليل فأيقظ نوكوبونغا من نومها. وكانت الفتاة التي تحدثها عبر الهاتف على بعد 500 متر فقط، وأخبرتها بأن ابنتها، سيفوكازي، تتعرض للاغتصاب. وسارعت الأم إلى الاتصال بالشرطة قبل أي شيء، لكن لم يجبها أحد. وأدركت أن الشرطة سوف تستغرق وقتا طويلا حتى تصل إلى قريتها عبر التلال الجافة شديدة الانحدار. ساعتها لم تجد من يساعدها سوى نفسها. تقول نوكوبونغا: "كنت مرعوبة، لكن كان لابد لي من التوجه إليها، إنها ابنتي". وأضافت: "تملكتني فكرة أنني قد أجدها ميتة عندما أصل إلى هناك لأنها تعرف الجناة، وهم يعرفونها، ويدركون أنها تعرفهم. وربما يفكرون في قتلها حتى لا تبلغ عنهم". وكانت سيفوكازي في زيارة لأصدقائها في مربع سكني يحتوي على أربعة منازل في قريتها، لكن الأصدقاء تركوها نائمة وخرجوا من المنزل في الواحدة والنصف صباحا لتقع فريسة بين يدي ثلاثة رجال مخمورين اعتدوا عليها داخل المنزل. وتقيم نوكوبونغا في كوخ بسيط مكون من غرفتين، إحداهما للنوم. والتقطت سكينا قبل الخروج لنجدة ابنتها. وقالت نوكوبونغا: "أخذتها (السكين) لأحمي بها نفسي لأن المسافة بيني وبين المكان الذي شهد هذا الحدث لم تكن آمنة. وكان الطريق مظلما، ما اضطرني إلى استخدام مصباح الهاتف الجوال لأضيء لنفسي الطريق". اتجهت نوكوبونغا لإتقاذ ابنتها بنفسها لأنها ادركت أن الشرطة سوف تتأخر وكانت تسمع صوت صرخات ابنتها كلما اقتربت من المنزل. وعندما دخلت إلى غرفة النوم هالها المشهد المرعب لابنتها وهي تُغتصب. وقالت الأم: "أصبت بالرعب، لكني وقفت لدى باب الغرفة وسألتهم عما يفعلون. وعندما رأوني اتجهوا نحوي، وهنا أدركت أنني في حاجة إلى الدفاع عن نفسي، كان رد فعل تلقائي". ورفضت نوكوبونغا الإدلاء بمزيد من التفاصيل عما حدث في ذلك اليوم. وقال القاضي المسؤول عن الدعوى المرفوعة ضد المغتصبين إن شهادة نوكوبونغا تشير إلى أنها كانت في "حالة انفعالية قوية" عندما رأت أحد الجناة يغتصب ابنتها، في حين وقف الرجلان الآخران ينتظران دورهما في الاغتصاب. وأضاف القاضي مبوليلو جولوانا: "فهمتها جيدا عندما قالت إن الغضب تملكها"، لكن أثناء سردها القصة الآن، كان كل ما اعترفت به نوكوبونغا هو الخوف - على نفسها وعلى ابنتها - وكل ما ظهر على وجهها من تعبيرات كان ينم عن الحزن والألم. مع ذلك، اتضح أن الرجال عندما هموا بمهاجمة الأم، دافعت عن نفسها بالسكين. وبعد أن بدأت في تسديد الطعنات إليهم، حاولوا الهرب بكل طريقة حتى أن أحدهم قفز من النافذة. وكانت النتيجة إصابات خطيرة لاثنين ومقتل الثالث. ولم تنتظر نوكوبونغا حتى تعرف مدى ما ألحقته بهم من أذى، فأخذت ابنتها وتوجهت إلى منزل الجيران. وعندما وصلت الشرطة، ألقت القبض على الأم واصطحبتها إلى قسم الشرطة في المنطقة وأُودعت إحدى الزنزانات. تقول نوكوبونغا: "كنت أفكر في طفلتي. لم تكن لدي أية معلومات عنها. لقد كانت تجربة صادمة". في نفس الوقت، كانت سيفوكازي في المستشفى قلقة على أمها، وهي تتخيل وضعها في الزنزانة، وينفطر قلبها عندما تجول بخاطرها احتمالات أن تودع الأم في السجن لسنوات. وقالت سيفوكازي: "تمنيت أنه لو حُكم عليها بالسجن أن أقضي أنا فترة الحبس بدلا منها". تستمر الأم وابنتها في تبادل الدعم العاطفي ولأنها لا تزال تعاني من آثار الصدمة، تكاد سيفوكازي لا تتذكر شيئا عن الهجوم الذي تعرضت له. وكل ما تعرفه عن الحادث سمعته من أمها عندما زارتها في المستشفى للمرة الأولى بعد إطلاق سراحها بكفالة مالية. وقالت الابنة التي تعرضت للاغتصاب: "لم أتلق أي علاج نفسي، لكن أمي لديها القدرة على مساعدتي". وتركز نوكوبونغا كل ما تبذله من جهود لدعم ابنتها للعيش كما كانت قبل ذلك تماما. "لا أزال أنا الأم وهي لا تزال الابنة"، هكذا قالت نوكوبونغا وهي تضحك مع ابنتها ابتهاجا بالتقارب الكبير الذي يسود علاقتهما حتى أنهما تمزحان بالقول إن سيفوكازي لن تتزوج لأن نوكوبونغا ليس لديها من يرعاها. وقطعت الأم وابنتها رحلة طويلة على مدار 18 شهرا منذ وقع هذا الحادث. وتذكر بويل تونزي، محامية نوكوبونغا، أنها ظنت أن الأم وابنتها قد أعلنتا الاستسلام للواقع، وذلك عندما التقت بهما للمرة الأولى بعد الحادث بأسبوع. وقالت: "كانت الأم مضطربة". وأضافت: "عندما تقابل أناسا بهذا المستوى من الفقر، تدرك أنهم يشعرون أن الأم سوف تُسجن لأن ليس لديها من يدعمها. فالنظام القضائي صُمم لمن لديه مال". وبينما كانت المحامية تتحدث إلى نوكوبونغا، كانت سيفوكازي تراقب في صمت، كما لو كان الاعتداء أفقدها القدرة على النطق. ورغم اقتناعها بأن نوكوبونغا كانت قادرة على أن تقنع المحكمة بأنها كانت في حالة دفاع عن النفس، كانت بويل تونزي تخشى من المعاناة التي تنتظرها للتغلب على تشاؤم موكلتها. وكان ما لم تتوقعه أي منهما - بويل ونوكوبونغا - هو الدعم الإعلامي الذي صنع أسطورة الأم الشجاعة. ومن النادر في جنوب أفريقيا أن تحظى حوادث الاغتصاب بأكثر من التغطية الإخبارية العادية، مما قد يكون نتيجة العدد الكبير لهذا النوع من الحوادث في البلاد الذي يُقدر بحوالي 110 حالة يوميا، ما دفع الرئيس سيريل رامافوزا إلى تصنيف الاغتصاب كأزمة وطنية. وفي ولاية إيسترن كايب، الأكثر فقرا في جنوب أفريقيا- حيث يصل معدل البطالة إلى 45% - يرتفع معدل الاغتصاب نسبة إلى عدد السكان إلى مستوى يفوق أي ولاية أخرى. وفي قرية ليدي فرير، القرية التي تعيش فيها نوكوبونغا وسيفوكازي، حدثت 74 حالة اغتصاب في عام 2017-2018، وهو رقم مذهل في ضوء عدد السكان الذي لا يتجاوز 5000 نسمة. أفصحت سيفوكازي عن هويتها بعد انتهاء القضية لتشجيع ضحايا الاغتصاب على الإبلاغ عما تعرضن له وجاءت استجابة الناس في شكل انتقاد لقرار توجيه تهمة القتل لنوكوبونغا، وبدأوا في جمع تبرعات لصالحها لمساعدتها في الحصول على دفاع قانوني. وكان لذلك أثر إيجابي على معنوياتها، لكن هذا الدعم الشعبي لم يحدث إلا بعد مثولها للمرة الأولى أمام المحكمة المحلية بعد شهر من الهجوم. وتقول الأم: "كنت في رعب عندما ذهبت إلى المحكمة، وكنت أتلو الصلوات هناك". لكنها عندما وصلت إلى هناك وجدت الكثير من المهنئين. وأضافت: "كان هناك أناس من جميع أنحاء جنوب أفريقيا، وكل ما قلته لهم هو 'شكرا لكم'. ولأن قاعة المحكمة كانت مليئة بالعوارض الخشبية، وهو ما يعني أنهم يدعمونني. وساعتها شعرت بالأمل". وسرعان ما استدعيت نوكوبونغا للمثول أمام هيئة المحكمة. وتابعت: "عندما أخبروني أن الاتهامات الموجهة إلي أُسقطت، ظللت واقفة دون حراك، لكني كنت متحمسة وسعيدة. ساعتها، أدركت أن النظام القضائي كان قادرا على تمييز الصواب من الخطأ، فعلا تمكنوا من التوصل إلى أنني لم أتعمد أن أقتل أحدا". وتتذكر المحامية أن الوقع الإيجابي لقرار المحكمة وصل إلى سيفوكازي أيضا. وقالت: "بعد انتهاء القضية، اتصلت بابنتها، وكانت هذه المرة الأولى التي أسمع فيها البنت وهي تضحك، وأعتقد أن ذلك كان عندما قالت (سيفوكازي) إنها تريد أيضا أن ترى هؤلاء الرجال في السجن". لكن ذلك استغرق عاما كاملا ليحدث، ففي ديسمبر/ كانون الأول 2018، حُكم على الجانيين اللذين بقيا على قيد الحياة؛ وهم إكسوليسا سييكا، 30 سنة، ومانسيديسي فوبا، 25 سنة، بالسجن 30 سنة. وقالت سيفوكازي، التي تبلغ من العمر حاليا 27 سنة: "كنت سعيدة بما حدث. شعرت ببعض الأمان، لكن جزءا مني يشعر بأنهما يستحقان السجن مدى الحياة". كان هذا الشعور هو أقصى ما عبرت به سيفوكازي من غضب تجاه من اعتدوا عليها. وبمجرد انتهاء القضية، قررت سيفوكازي الإفصاح عن هويتها لتشجع ضحايا الاغتصاب على المطالبة بحقوقهن. وقالت الشابة: "أقول لأي شخص إنه حتى بعد هذا الاعتداء، يمكنك أن تعود إلى الحياة والمجتمع، يمكنك أن تعيش حياتك". كما لم تكن نوكوبونغا غاضبة على الإطلاق، وهو ما فاجأني بالنسبة لشخص شبهته وسائل الإعلام بالأسود في شجاعتها. فقد أعربت عن أملها في أن يحقق مغتصبو ابنتها شيئا إيجابيا في المستقبل، قائلة: "آمل أن ينهوا فترة عقوبتهم وأن يعودا منها صالحين أو مختلفين، وأن يخبروا الناس بقصتهم حتى يكونوا مثالا حيا".
https://www.bbc.com/amharic/41461246
https://www.bbc.com/arabic/world-41457349
የስፔን መንግስት ሕገ-ወጥ ነው ያለውን የካታሎንያን ሕዝበ-ውሳኔ ለማስቆም ቃል ገብቶ እንደነበር የሚታወስ ነው። የስፔን ፖሊስ ካታሎንያውያን ወደ ምርጫ ጣቢያ እንዳይሄዱ እያገደ እንዳለም ታውቋል። በየጣቢያው በመዞር የምርጫ ቁሳቁሶችን በቁጥጥር ስር ማዋሉም ተዘግቧል። ፖሊስ በካታሎንያ ትልቋ ከተማ ባርሴሎና ሕዝበ-ውሳኔውን ደግፈው ሰልፍ የወጡ ሰዎች ላይ የጎማ ጥይት ተኩሷል። የስፔን የሃገር ውስጥ ጉዳይ ሚንስቴር እንደገለጸው በተፈጠረው ግርግር 11 ፖሊሶች ጉዳት ደርሶባቸዋል። ለጋዜጠኞች መግለጫ የሰጡት የስፔኑ ምክትል ጠቅላይ ሚንስትር ሳንታማርያ እንደተናገሩት "ፖሊስ ሕጋዊ በሆነ መንገድ ስራውን እየሰራ ነው።" የካታሎንያ መሪ ካርሌስ ፒዩጅመንት በበኩላቸው ህዝበ-ውሳኔውን ለማስቆም በገፍ ወደ ካታሎንያ የመጡትን የማዕከላዊ ስፔን ፖሊሶች ኮንነዋል። "ሕጋዊ ያልሆነው የስፔን መንግስት ተግባር የካታሎንያ ሕዝብ ያሰበውን ከማሳካት አያግደውም" በማለትም ለጋዜጠኖች ተናግረዋል። የስፔን የሃገር ውስጥ ጉዳይ ሚንስትር ሁዋን ኢግናሲዮ የካታሎንያውን መሪ "ረብ የለሽ ዝግጅት ያዘጋጀ" ሲሉ ወቅሰዋል። በተያያዘ ዜና ባርሴሎና ከላስ ፓልማስ ጋር ሊያደርጉት የነበረው ጨዋታም ላልታወቀ ጊዜ ተዛውሯል። ባርሴሎና በካታሎንያ በከተከሰተው ግርግር ምክንያት ጨዋታው ወደሌላ ጊዜ እንዲዛወርለት ላሊጋውን ጠይቋል። በዚህም መሠረት ባርሳ ከላስ ፓልማስ ጋር ሊያደርገው የነበረው ጨዋታ እንዲራዘም ሆኗል።
الشرطة تقتحم مركزا للتصويت في استفتاء كاتالونيا على الانفصال عن إسبانيا وتعهدت الحكومة الاسبانية بوقف الاستقتاء الذي اصدرت المحكمة الدستورية حكما بعدم قانونيته. وفي برشلونة، عاصمة الإقليم، استخدمت الشرطة الهراوات واطلقت الرصاص المطاطي فعلى مظاهرات مؤيدة للاستفتاء. واكدت الحكومة الإقليمية في كاتالونيا ووزارة الصحة في الإقليم عدد المصابين. من جهة أخرى قالت وزارة الداخلية الاسبانية إن 11 شرطيا اصيبوا. وكان الناخبون بدأوا الإدلاء بأصواتهم في الاستفتاء على انفصال الإقليم عن إسبانيا وسط حالة من الفوضى. ومنعت قوات الشرطة الناخبين من الإدلاء بأصواتهم وصادرت أوراق وصناديق الاقتراع في مراكز التصويت. وندد رئيس حكومة إقليم كاتالونيا، كارليس بويغديمونت بإجراءات الشرطة الاتحادية ضد الناخبين. وقال في تصريحات للصحفيين: "الاستخدام غير المبرر للعنف....من جانب الدولة الإسبانية لن يضعف إرادة شعب كاتالونيا". شرطة مكافحة الشغب الإسبانية داهمت مراكز اقتراع بعد فتحها لاستقبال الناخبين مقاومة سلمية يجيب الناخبون في ورقة الاقتراع بنعم أو لا على سؤال واحد وهو: هل توافق على استقلال كاتالونيا في صورة جمهورية؟ وقبيل بدء التصويت، قالت الحكومة الكاتالونية إن الناخبين يمكنهم طباعة أوراق الاقتراع الخاصة بهم واستخدامها في أي مركز تصويت إذا أغلق مركز الاقتراع في دائرتهم. وفي مدينة جيرونا، اقتحمت قوات شرطة الشغب مركزا للتصويت كان من المقرر أن يدلي فيه رئيس الإقليم بويغديمونت بصوته. وأظهرت لقطات تلفزيونية الشرطة وهي تحطم زجاج باب الدخول لمركز رياضي كان يُستخدم كمركز للتصويت وأبعدت الأشخاص الذين كانوا يستعدون للإدلاء بأصواتهم. لكن بويغديمونت استطاع أن يدلي بصوته في مركز تصويت آخر. واحتل الآلاف من مؤيدي الانفصال منذ يوم الجمعة المدارس ومباني أخرى خُصصت للتصويت من أجل ضمان بقائها مفتوحة أمام الناخبين. الشرطة الإسبانية تقتحم مراكز الاقتراع في كتالونيا وكان العديد من الموجودين داخل هذه الأبنية هم عبارة عن مجموعات من الآباء وأبنائهم الذين ظلوا داخل المدارس بعد انتهاء اليوم الدراسي يوم الجمعة وافترشوا الأرض على حقائب النوم. وفي بعض المناطق، أوقف المزارعون الجرارات على الطريق وأمام أبواب مراكز الاقتراع، وانتشر أشخاص عند بوابات المدارس لمنع السلطات من إغلاقها. ودعا منظمو الاستفتاء الناخبين إلى مقاومة سلمية للإجراءات التي تتخذها قوات الشرطة. عشرات الآلاف في شوراع برشلونة قبيل استفتاء الانفصال "المحظور" الحكومة الإسبانية تمهل إدارة كتالونيا 48 ساعة للتخلي عن استفتاء الانفصال الناخبون اصطفوا في طوابير منذ الصباح الباكر للإدلاء بأصواتهم في الاستفتاء "أجواء احتفالية" وبدأ التصويت وسط جو مُلبد بالغيوم وأمطار. وقال أحد الناخبين ويُدعى دانييل، والذي وصل إلى مدرسته المحلية في تمام الساعة 01:00 بالتوقيت المحلي ونام في الشارع خارج المدرسة، إن جده سيكون فخورا به. وأغلق دانييل ومئات آخرون مدخل المدرسة لساعات عديدة قبل فتح مركز التصويت. وبعدها سادت حالة من الصمت بسبب وصول قوة من شرطة الإقليم إلى المكان، لكن الناخبين شكلوا حاجزا بشريا وغادر أفراد الشرطة على إثرها. ووصلت قوة من الشرطة الإسبانية لمكافحة الشغب إلى مركز قريب آخر للتصويت في برشلونة لكن الناس أبعدوهم مرة أخرى. وتحدث شاهد عيان عن وقوع اشتباكات وأظهر لمراسل بي بي سي توم بوريدج صورة لإمرأة في منتصف العمر والدم يسيل من وجهها. ويشير مراسلنا إلى أنه داخل المركز الرياضي، الذي استخدم للتصويت، سادت أجواء من الاحتفال إذ بدأ الناخبون يلتقطون الصور الذاتية (سيلفي) وهم يدلون بأصواتهم. وقال الرئيس السابق لإقليم كاتالونيا أرتور ماس، الذي بدأ في عهده بدأ القوميون الضغط فعليا من أجل الاستفتاء على الانفصال، في تصريح لمراسلنا توم بوريدج إن الناس يصوتون بشكل سلمي في مواجهة "عنف الدولة الإسبانية." وأرسلت الحكومة الإسبانية الآلاف من الشرطة الإضافية إلى الإقليم، العديد منهم يتمركز في سفينتين في ميناء برشلونة. ووضعت الحكومة الإسبانية مسؤولية حماية كاتالونيا تحت السلطة المركزية وطلبت من شرطة الإقليم المساعدة في تطبيق الحظر على إجراء الاستفتاء الذي تعتبره غير قانوني. وفي استعراض للقوة، صادر أفراد الشرطة المواد المستخدمة في الاستفتاء مثل بطاقات الاقتراع بينما أمر مدعون بإغلاق مواقع مرتبطة بالاستفتاء واعتقلوا بعض منظميه. واحتلت الشرطة أيضا مركز الاتصالات التابع لحكومة الإقليم. وتقول مدريد إن الاقتراع غير دستوري، مشددة على أنها ستفعل أي شيء لمنعه. وخرجت تظاهرات مؤيدة للوحدة في جميع أنحاء أسبانيا.
https://www.bbc.com/amharic/news-53089289
https://www.bbc.com/arabic/world-53096546
የኢንተርኔት ሥርጭት ገመዶች የሚያልፉት በብዛት በውቅያኖስ ሥር ነው። አሜሪካና ሆንግኮንግን በኢንተርኔት የሚያገናኘው ገመድም በፓስፊክ በኩል ተዘርግቶ ነበር። ይህ ረዥም ርቀት የተዘረጋው የኢንተርኔት ገመድ ሥራ እንዲጀምር ከአሜሪካ መንግሥት ፍቃድ ማግኘት ይኖርበታል። አሜሪካ ከዚህ በኋላ ቻይና መረጃ ልትሰርቀኝ ስለምትችል በዚያ ውቅያኖስ ሥር የሚያልፍ የኢንተርኔት ገመድ ይቅርብኝ ብላለች። ዘ ፓስፊክ ላይት ኬብል ኔትወርክ የተሰኘው ይህ የኢንተርኔት ገመድ ዝርጋታ በጉጉልና በፌስቡክ ኩባንያዎች ይደገፍ የነበረ ሲሆን የኢንተርኔት ፍጥነትን ከፍተኛ ለማድረግ እጅግ አስፈላጊ እንደነበር ታምኖበት ነው ወደ ሥራ የተገባው። ሆኖም ቲም ቴሌኮም በሚል የሚጠራውና የአሜሪካ መንግሥት ያቋቋመው ልዩ ኮሚቴ ይህንን ከአሜሪካ ወደ ሆንግ ኮንግ የተዘረጋውን የኢንተርኔት ገመድ መስመር ሊያጸድቀው አልፈለገም። ስጋቱ ደግሞ ቻይና በዚያ የሚያልፈው የኢንተርኔት መረጃን ትሰርቀናለች የሚል ነው። ይህ ክስተት ቻይናና አሜሪካ እያደረጉት ያለው የንግድ ጦርነት በባሕር ውስጥም መቀጠሉን አመላካች ነው ተብሏል። በባሕር ስር የሚያልፍ የኢንተርኔት ገመድ ለደኅንነት ስጋት ነው በሚል እንዲቀር ሲደረግ ይህ የአሜሪካ ውሳኔ በዓለም የመጀመርያው ነው። በዓለም አቀፍ ደረጃ በባሕር ውስጥ የሚዘረጉ በሺህዎች የሚቆጠሩ ገመዶች ኢንተርኔትን ያቀባብላሉ። ይህ በፓስፊክ ውቅያኖስ ሊያልፍ የነበረው የኢንተርኔት የባሕር ውስጥ ገመድ በጉግል፣ በፌስቡክና በሌሎች ኩባንያዎች ሲደገፍ የነበረ ፕሮጀክት ነው። የተጀመረውም በየ2016 እንደ አውሮፓዊያኑ አቆጣጠር ነበር። ጉጉል እንዳለው ዝርጋታው 12 ሺህ 800 ኪሎ ሜትር የሸፈነ ነበር። "በሌላ ቋንቋ ይህ መስመር ቢዘረጋ ለ80 ሚሊዮን ሆንግ ኮንጋዊያን በከፍተኛ ጥራት ከሎስ አንጀለስ አቻዎቻቸው ጋር የቪዲዮ ጥሪ በተመሳሳይ ሰዓት ማድረግ የሚያስችላቸው አቅም ይኖረው ነበር" ብሏል ጉግል። ይህ መስመር ከአሜሪካና ከሆንግ ኮንግ ሌላ አሜሪካንን ከታይዋንና ከፊሊፒንስ የሚያገናኝም ተቀጽላ ገመድ ነበረው ተብሏል። የውስጥ ለውስጥ ገመድ ዝርጋታው ብዙ ሚሊዮን ዶላሮች የፈሰሰበት እንደነበር ተዘግቧል።
وصممت شبكة الكابلات الخفيفة المدعومة من قبل كل من غوغل وفيسبوك، بغرض تعزيز سرعة وكفاءة الإنترنت. لكن لجنة حكومية أمريكية تعرف باسم "فريق الاتصالات عن بعد" أوصت الولايات المتحدة بعدم اعتماد هذا المشروع. ويعد هذا القرار علامة أخرى على تزايد التوتر بين الولايات المتحدة والصين، اللتين تخوضان حرباً تجارية. وتفيد تقارير بأن هذا أول كابل ترفض الولايات المتحدة إنشاءه على أساس الحفاظ على الأمن القومي. مواضيع قد تهمك نهاية ماهي شبكة الكابلات الخفيفة في المحيط الهادئ؟ توجد في مختلف مناطق العالم مئات الكابلات تحت مياه البحر، ووظيفتها تزويد الدول المختلفة بخدمات الانترنت. وتم الإعلان عن إنشاء الكابل الجديد عام 2016 كشراكة بين شركتي غوغل وفيسبوك، إلى جانب شركات أخرى. وقالت غوغل إن طول الكابل سيكون 12.800 كم وسيكون "مسار النقل الأكثر كفاءة في المحيط الهادئ". وأوضحت الشركة "بعبارة أخرى، سيزود الكابل هونغ كونغ بالقدرة الكافية لإجراء 80 مليون مكالمة فيديو عالية الدقة مع لوس أنجليس". وسينطوي المشروع أيضاً على أجزاء متعلقة بربط الولايات المتحدة بتايوان والفلبين. وذكرت تقارير أن كلفة وضع الكابلات في قاع البحر بلغت "ملايين الدولارات"، لكن هذا المشروع يحتاج إلى الحصول على موافقة رسمية لكي يبدأ العمل فيه. ومن بين الشركات العاملة مع فيسبوك وغوغل، مجموعة بنغ، وهي شركة صينية عملاقة متخصصة في الإنترنت السريع. ماذا يقول فريق الاتصالات عن بعد؟ أوصت اللجنة باعتماد أجزاء المشروع الخاصة بتايوان والفلبين. إلا أنها أوصت، الأربعاء، بعدم الاستمرار في مدّ الكابلات بين الولايات المتحدة وهونغ كونغ على "أساس حماية الأمن القومي". وتتضمن أسباب هذه التوصية: ويُذكر أن القرار النهائي بشأن هذا الموضوع ستتخذه لجنة الاتصالات الفيدرالية الأمريكية. ما هي الخلفية؟ فرضت الولايات المتحدة الأمريكية عقب وصول الرئيس دونالد ترامب إلى منصبه تعريفات تبلغ قيمتها مليارات الدولارات على البضائع الصينية، وردت الصين على الإجراءات الأمريكية بالمثل. وطالما اتهم ترامب الصين بعدم الإنصاف في معاملاتها التجارية، وسرقة الملكية الفكرية. واستهدفت الولايات المتحدة أيضاً شركة هواوي الصينية للتكنولوجيا، واتهمتها بأنها تشكل تهديداً للأمن القومي الأمريكي، وتتخذ مواقف عدائية تجاه هونغ كونغ. وتحاول الصين اعتماد قانون أمني في هونغ كونغ، وهي منطقة تابعة للصين وتتمتع بإدارة خاصة. لكن الولايات المتحدة وأطرافاً أخرى تقول إن القانون من شأنه تهديد الحكم الذاتي الذي تحظى به المدينة. وقال ترامب إنه سيلغي الوضع المتميز الذي تحظى به هونغ كونغ في القانون الأمريكي. وقال ترامب في شهر مايو/ أيار "استبدلت الصين (شعار) بلد واحد ونظامان، ببلد واحد ونظام واحد".
https://www.bbc.com/amharic/news-53970589
https://www.bbc.com/arabic/world-53919095
ፕሬዝዳንት ትራምፕ በፖርትላንድ ለተፈጠረው ሁሉ ተጠያቂው ዲሞክራቱ የከተማዋ ከንቲባ፣ ቴድ ዊለር፣ ናቸው ያሉ ሲሆን "ሞትና ውድመት ወደ ከተማዋ አምጥቷል" ሲሉ ወንጅለዋቸዋል። ጆ ባይደን ግን ፕሬዝዳንት ትራምፕን "በግድየለሽነት አመጻን ያበረታታሉ" ሲሉ ከሰዋቸዋል። ቅዳሜ ዕለት በነበረው አለመረጋጋት የፕሬዝዳንቱ ደጋፊዎችና የጥቁር መብት ተሟጋቾች መካከል ግጭት ተቀስቅሶ አንድ ሰው በጥይት ተመትቶ ህይወቱ አልፏል። በፈረንጆቹ ግንቦት ወር መጨረሻ ላይ ጆርጅ ፍሎይድ አንድ ነጭ ፖሊስ ማጅራቱ ላይ በጉልበቱ ቆሞበት ከተገደለ በኋላ የጥቁር መብት ተሟጋቾች በፖርትላንድ ተደጋጋሚ ሰልፎችን አድርገዋል። የከተማዋ ከንቲባ በማኅበራዊ መገናኛ ብዙኀን ላይ የሚሽከረከሩ ጽሁፎችን ከተመለከቱ በኋላ ወደ ከተማዋ ለበቀል የሚመጡ ሰዎችን አስጠንቅቀዋል። "በትዊተር ላይ ወደ ፖርትላንድ ለበቀል እንደምትመጡ ዛሬ ማለዳ የገለፃችሁ ሰዎች እዚያው ባላችሁበት እንድትሆኑ እጠይቃለሁ" ብለዋል። ከንቲባው ከፕሬዝዳንት ትራምፕ የተሰነዘረባቸውንም ነቀፌታ በማንሳት "ጥላቻን ያነገሱ እና መከፋፈልን የፈጠሩ" ሲሉ ተችተዋቸዋል። "ፕሬዝዳንቱ ድጋፋቸውን ቢሰጡን አልያም ከዚህ ጉዳይ ቢርቁ እጅጉን ደስ ይለኛል" ብለዋል ከንቲባው። አንዳንድ አክቲቪስቶች ከንቲባው ከተማዋ እንዲህ በአመጽ ስትናጥ ማስቆም አልቻሉም በማለት ስልጣናቸውን እንዲለቅቁ ጠይቀዋል። ፕሬዝዳንት ትራምፕ እሁድ ዕለት በትዊተር ሰሌዳቸው ላይ "ፖርትላንድ ይህንን ከንቲባ ይዛ ማገገም አትችልም" በማለት ወደ ከተማዋ የፌደራል ፖሊስ ለመላክ ሃሳብ አቅርበዋል። አክለውም ጆ ባይደንን "ለመምራት ፈቃደኝነቱ የለውም" ሲሉ አብጠልጥለዋቸዋል። ጆ ባይድን ደግሞ በምላሹ "ስለ ሕግና ሥርዓት ትዊተር ሰሌዳው ላይ መፃፍ ጠንካራ የሚያደርገው ይመስለዋል- ነገር ግን ይህ ደጋፊዎቹን ከግጭት እንዲታቀቡ ጥሪ ማስተላለፍ አለመቻሉ ምን ያህል ደካማ እንደሆነ ያሳያል" ሲሉ ፕሬዝዳንቱን ተችተዋል። ዶናልድ ትራምፕ በፓርቲያቸው በይፋ እጩ ሆነው የተመረጡ ዕለት ባደረጉት ንግግር ፖርትላንድ በዲሞክራቶች የምትመራ ሥርዓት አልበኝነት የነገሰባት ከተማ ሲሉ ጠቅሰው ነበር። በዊስኮንሰን ባለፈው እሁድ ጃኮብ ብሌክ የተባለ ወጣት ሦስት ልጆቹ መኪና ውስጥ ቁጭ ብለው እየተመለከቱት በ7 ጥይት በፖሊስ መደብደቡ ቁጣን ቀስቅሶ ቆይቷል። ፕሬዝዳንት ትራምፕ ለዳግም ምርጫው የምረጡኝ ዘመቻቸው ዋነኛ ማጠንጠኛ ሃሳብ የሕግ የበላይነት ማስፈን ሲሆን ተቀናቃኛቸውን ዲሞክራቱን ጆ ባይደንን ወንጀል ላይ ቆራጥ አይደሉም ሲሉ ያጠለሿቸዋል። ትራምፕ በመጪው ኅዳር በሚጠብቃቸው ምርጫ "ሥርዓት ማስከበርን" እንደ አጀንዳ ይዘው እንደሚሰሩበት ተናግረዋል። "ዲሞክራቶች በሚበዙባቸው ከተሞች ሥርዓት አልበኝነት ነግሷል፣ ዝርፊያ ተጧጡፏል፣ ፖሊሶች እየተጎዱ ነው፤ ስለዚህ ይህን ጋጠወጥ ሁላ ልክ አስገባዋለሁ" ብለው ሲዝቱም ነበር፣ በምረጡኝ ቅስቀሳ ወቅት። ከምርጫ ጋር በተያያዘ ዊስኮንሰን ግዛት ለየትኛው ፓርቲ ድምጽ እንደሚሰጡ ከማይታወቁት ግዛቶች አንዷ ናት። ግዛቷ ቀድሞ ባራክ ኦባማ ያሸነፉባት በመሆኑ የዲሞክራቶች ግዛት ብትመስልም ትራምፕ በ2016 በ20ሺህ የድምጽ ብልጫ ሂላሪን ማሸነፋቸው ደግሞ ነዋሪዎቿ ቁርጥ ያለ የድጋፍ አቋማቸው አይታወቅም። በኬኖሻ ከአንድ ሺህ በላይ ሰልፈኞች "የጥቁር ነፍስ ዋጋው ስንት ነው?" በሚል ቅዳሜ ሰልፍ ወጥተዋል። የጄኮብ አባት ሰልፈኞች ከነውጥ፣ ከጥቃትና ካያልተገባ ድርጊት ራሳቸውን እንዲያቅቡ አደራ ብለዋል። በኬኖሻ ከ1ሺህ በላይ የብሔራዊ ጥበቃ ልዩ ኃይል እንዲገባ ተደርጓል። ብዙዎቹ ታዲያ ከሌላ ግዛት የመጡ የልዩ ጥበቃ አባላት ናቸው።
ولام ترامب رئيس بلدية بورتلاند، تيد ويلار، لسماحه "بتدمير المدينة والقضاء عليها". ولكن بايدن قال إن الرئيس "يشجع العنف دون أي مبالاة". وقتل رجل بعد إطلاق النار عليه في بورتلاند السبت، بعد اشتباك مسيرة لأنصار ترامب مع محتجين من حركة حياة السود مهمة. وأصبحت بورتلاند نقطة مشتعلة للمتظاهرين ضد وحشية الشرطة والعنصرية، منذ مقتل الأمريكي الأسود، جورج فلويد، في مينابوليس في 25 مايو/أيار، الذي أثار موجة من الغضب محليا وعالميا. مواضيع قد تهمك نهاية وحذر رئيس البلدية، ويلر من قدوم الناس إلى بورتلاند للانتقام وسط موجة من المنشورات على وسائل التواصل الاجتماعي. وقال: "أطالب من قالوا منكم على تويتر هذا الصباح إنهم يعتزمون المجيء إلى بورتلاند للأخذ بالثأر، بأن يظلوا بعيدا". ورد أيضا على انتقاد ترامب له، قائلا إن من "أوجد الكراهية والانقسام" هو رئيس الولايات المتحدة. وأضاف: "سأقدّر جدا موقف الرئيس إن دعمنا، أو ظل بعيدا". ودعا بعض النشطاء إلى استقالة رئيس البلدية، قائلين إنه لم يستطع التصدي للاحتجاجات. "هذه أمريكا في ظل ترامب" قال ترامب في سلسلة من التغريدات الأحد إن "بورتلاند لن تقوم لها قائمة مع وجود أحمق في رئاسة البلدية"، واقترح إرسال القوات الاتحادية إلى المدينة. واتهم أيضا بادين بـ"عدم القدرة على القيادة". وقال بادين في بيان: "قد يعتقد ترامب أن التغريد بشأن القانون والنظام سيجعله قويا، لكن تخاذله في حض أنصاره على وقف السعي إلى العنف، يظهر مدى ضعفه". ويعد شعار القانون والنظام من الشعارات الكبيرة لحملة ترامب لإعادة انتخابه، والتي تصور الديمقراطيين ومرشحهم، جو بايدن، بأنهم غير حازمين في مواجهة الجريمة. وقال القائم بأعمال وزير الأمن الداخلي، تشاد وولف، في وقت سابق إن مسؤولين ديمقراطيين في بورتلاند سمحوا بتطور "الفوضى وغياب القانون"، قائلا إن "جميع الخيارات" مطروحة لحل الأزمة. ورد الديمقراطيون بالقول إن العنف يحدث في ظل رئاسة ترامب، واتهموا الرئيس الأمريكي بالإساءة أكثر للوضع بخطابه السياسي. الشرطة تحاول السيطرة على رجل من أنصار ترامب. الضحية "دعم جماعة يمينية متطرفة" تحقق الشرطة في إطلاق النار الذي حدث في المدينة، التي لا تزال تشهد مظاهرات منذ أشهر. وقالت شرطة بورتلاند في بيان: "سمع ضباط شرطة بورتلاند أصوات إطلاق نار من منطقة شارع أفينيو الثالث بالجنوب الشرقي، وشارع أولدر بالجنوب الغربي. واستجابت الشرطة وحددت مكان ضحية أصيب بجرح في الصدر سببه طلق ناري". وقالت وسائل إعلام محلية إن "معدات تمويه"، مع "إشارات زرقاء" عثر عليها بجانب الجثة، في إشارة إلى تأييد الشرطة. وأظهرت صورة أخرى شرطيا يحاول السيطرة على رجل كان فيما يبدو مع الشخص الذي قتل. ولم تحدد الشرطة هوية القتيل، ولم تقل إن كان إطلاق النار مرتبطا مباشرة بالاشتباكات التي اندلعت في أماكن أخرى من المدينة. وقال مؤسس جماعة "الصلاة لأجل الوطن" اليمينية المتطرفة إن الضحية هو ارون جاي دانيالسون، مضيفا أنه كان "صديقا ومؤيدا"، بحسب ما أوردته وكالة أسوشيتيدبرس للأنباء. مسعفون حاولوا إنقاذ حياة الرجل. وجاء إطلاق النار في وقت اندلع فيه القتال بين مؤيدي ترامب ومحتجي حركة حياة السود مهمة في بورتلاند. وزاد التوتر بعد أن تجمعت قافلة تضم حوالي 600 سيارة ترفع أعلاما وتحمل حوالي 1000 شخص من أنصار ترامب، في مركز تجاري في منطقة كلاكاماس في ضواحي المدينة، قبل دخولها. وألقت الشرطة القبض على عشرة أشخاص، بحسب ما قالته. ويقول بيتر باوز، مراسل بي بي سي في أمريكا الشمالية، إن استمرار العنف في شوارع الولايات المتحدة يشير إلى أن تركيز حملة ترامب الانتخابية سيكون على انتقاد المدن التي يديرها الديمقراطيون، والتي تحدث فيها الاضطرابات، وعلى أنه هو الرئيس الوحيد الحريص على القانون والنظام. ويضيف أن هذا الأسبوع سيكون مهما بالنسبة إلى ترامب. فسوف يزور مدينة كينوشا، التي أطلقت فيها الشرطة النار على جاكوب بليك، والتي تقع في ولاية ويسكنسن المتأرجحة بين الديمقراطيين والجمهوريين.
https://www.bbc.com/amharic/news-56506498
https://www.bbc.com/arabic/middleeast-56538845
የኔታንያሁ ሊኩድ ፓርቲ እና አጋሮቻቸው 120 መቀመጫ ካለው የእስራኤል ፓርላማ 52 ወይም 53 መቀመጫዎችን ብቻ እንደሚያገኙ ተገምቷል። ጠቅላይ ሚኒስትሩን በኃላፊነት መቆየታቸውን የሚቃወሙ ፓርቲዎች 60 ወንበሮችን እንደሚያሸንፉ ተገምቷል። በዚህም የያሚና ፓርቲን ድጋፍ ቢያገኙም ኔታንያሁ አብላጫ ድምፅ አይኖራቸውም ማለት ነው። በቀድሞው የኔታንያሁ ደጋፊ ናፍታሊ ቤኔት የሚመራው ያሚና ፓርቲ ሰባት ወንበሮችን እንደሚያገኝ ቅድመ ግምት ቢሰጠውም የትኛውን ወገን እንደሚደግፍ እስካሁን በግልፅ አልታወቀም። የቅድመ ምርጫ ውጤቶች ከተለቀቁ በኋላ ቤኔት በሰጡት መግለጫ “ለእስራኤል መንግሥት የሚጠቅመውን ብቻ አደርጋለሁ” ብለዋል። ከቀጣይ እርምጃዎች በፊት ያሚና የመጨረሻ ውጤቱን እንደሚጠብቁ ለኔታንያሁ መናገራቸውን ገልጸዋል። ከኮሮናቫይረስ ጋር በተያያዙ ገደቦች ምክንያት ሁሉም ድምጾች ከረቡዕ ከሰዓት በፊት ይቆጠራሉ ተብሎ እንደማይጠበቅ የእስራኤል ማዕከላዊ የምርጫ ኮሚቴ አስታውቋል። ኔታንያሁ ማክሰኞ ዕለት በትዊተር ገፃቸው ደጋፊዎቻቸውን አመስግነዋል። “በአመራሬ ቀኝ ዘመም እና ሊኩድ ከፍተኛ ድል አስመዝግበዋል። ሊኩድ እስካሁንም ድረስ ትልቁ ፓርቲ ነው” ብለዋል። ዋነኛው የተቃዋሚ ፓርቲ መሪ ያይር ላፒድ ፓርቲ የሽ አቲድ ከኔሴት ተብሎ በሚጠራው ከእስራኤል ፓርላማ መቀመጫዎች ውስጥ ከ 16 እስከ 18 የሚሆኑትን ያሸንፋል ተብሎ ተገምቷል። በፓርቲያቸው “እጅግ ትልቅ” ስኬት “ኩራት ይሰማኛል” ብለዋል። “ከአንዳንድ የህብረቱ አመራሮች ጋር ለለውጥ የሚረዳ ውይይት ዛሬ አመሻሽ ጀምሬያለሁ። በቀጣዮቹ ቀናትም እቀጥላለሁ። በእስራኤል ጤናማ መንግስት ለማቋቋም የተቻለውን ሁሉ አደርጋለሁ” ሲሉ አስታውቀዋል። በኔታንያሁ አመራር ላይ እንደ ህዝበ ውሳኔ በታየው ምርጫ ላይ ለመምረጥ ብቁ ከሆኑት መካከከል ከ 67.2% በላይ የሚሆኑት ድምጽ ሰጥተዋል፡፡ የ71 ዓመቱ ጠቅላይ ሚኒስትር ከጎርጎሮሳዊያኑ 2009 ጀምሮ በስልጣን ላይ ይገኛሉ። በ1990ዎቹ መገባደጃ ላይም ለሦስት ዓመታት በጠቅላይ ሚንስትርነት አገልግለዋል። የምርጫ ዘመቻው ያተኮረው እስራኤል በዓለም ቀዳሚ ባደረጋት የኮቪድ -19 የክትባት መርሃግብር እና ከአንዳንድ የአረብ አገራት ጋር በፈጠሩት ዲፕሎማሲያዊ ስኬት ላይ ነበር። ተቃዋሚዎቻቸው ግን በሙስና ወንጀል ክስ ተመስርቶባቸው በሥልጣን መቆየት እንደሌለባቸው ተከራክረዋል። ኔታንያሁ ግን ጥፋት አልፈጸምኩም በሚል ይከራከራሉ። ባለፉት ሶስት ምርጫዎች ኔታንያሁም ሆኑ ተቀናቃኞቻቸው የተረጋጋ ጥምረት መመስረት አልቻሉም።
لا فائز ولا خاسر في الانتخابات فقد حصل حزب الليكود، بزعامة نتنياهو، والأحزاب الدينية واليمينية المتطرفة الحليفة له على 52 مقعدا من أصل 120 مقعدا هي إجمالي عدد مقاعد البرلمان، حسب موقع واي نت الإخباري الإسرائيلي. أما المعارضة، بمختلف تشكيلاتها، فحصلت على 57 مقعدا. وترى وسائل الإعلام الإسرائيلية أن البلاد مقبلة على انتخابات أخرى إذا لم يتمكن أي تحالف سياسي من الحصول على أغلبية لا تقل عن 62 مقعدا. وأفاد الموقع بأن زعماء الأحزاب السياسية شرعوا في المفاوضات التي يتوقع أن تستمر عدة أسابيع. وبرز في هذه الانتخابات حزب عربي يقوده، منصور عباس، يمكن أن يؤدي دور "رمانة القبان"، فيحدد من تؤول إليه قيادة الحكومة. مواضيع قد تهمك نهاية ويدخل نتنياهو ومعارضوه في حسابات معقدة من أجل جمع عدد المقاعد التي تضمن الأغلبية البرلمانية. ودعا معارضون سياسيون نتنياهو إلى التنحي "وفسح المجال أمام عهد جديد". وكتب غديون سار، أحد المنشقين عن حزب اليكود، على تويتر: "للمرة الرابعة في عامين يخفق نتنياهو في الحصول على أغلبية برلمانية. أدعو نتنياهو إلى التنحي، أفرج عن إسرائيل وامنح البلاد فرصة المضي قدما". ويقود سار حزب "الأمل الجديد" الذي حصل على ستة مقاعد ويسعى إلى إقناع أنصار الليكود بأن نتنياهو الذي قادهم إلى السلطة منذ 2009 أصبح اليوم عائقا أمامهم. ولكن رد نتنياهو على تويتر كان بأن أكثر من مليون إسرائيلي منحوا أصواتهم لحزب الليكود، وهو ما يجعله "أكبر حزب في إسرائيل". ولم تتردد صحيفة هاآرتس في نشر تعليق كتبه، عاموس هاريل، يقول فيه إن "نتنياهو يشبه السفينة الجانحة في قناة السويس". وقد يضطر نتنياهو إلى التفاوض مع القائمة العربية الموحدة بقبادة، منصور عباس، للحصول على الأغلبية المنشودة، ولكن عددا من حلفائه اليمينيين المتطرفين هددوا بعدم دعمه إذا تفاوض مع القائمة العربية الموحدة التي تضم مناصرين لحقوق الفلسطينيين. وبجد رئيس الوزراء نفسه هذه المرة دون حليفه المقرب، دونالد ترامب، الذي اتخذ جملة من القرارات داعمة لسياسة نتنياهو. وأعلن الرئيس الأمريكي الجديد، جو بايدن قرارا ربما يؤشر على تراجعه عن سياسة ترامب، يقضي بصرف 15 مليون دولار للفلسطينيين لمساعدتهم في مكافحة جائحة فيروس كورونا.
https://www.bbc.com/amharic/53944035
https://www.bbc.com/arabic/world-53947458
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በአንጀት ቁስለት [ulcerative colitis] ህመም ሳቢያ ለበርካታ ዓመታት እየተሰቃዩ ሲሆን በቅርቡ ሕመማቸው እየተባባሰ መምጣቱ ተገልጿል። የጃፓኑ ብሔራዊ ቴሌቪዝን ጣቢያ ኤንኤችኬ እንዳለው የ65 ዓመቱ ሺንዞ አቤ መንግሥታቸው ላይ ችግር የሚፈጥር ነገር ማስወገድ እንደሚፈልጉ ተናግረዋል። በዚህ ሳምንት መጀመሪያ ላይ ከ8 ዓመታት በፊት ሥልጣን ላይ የወጡት ሽንዞ አቤ ጃፓንን ለረዥም ጊዜ ያስተዳዳሩ ጠቅላይ ሚኒስትር ሆነዋል። አቤ፤ በፈረንጆቹ 2007 በተመሳሳይ ህመም ምክንትያ ለተወሰነ ጊዜ ያህል ሥልጣን ለቀው እንደነበር አይዘነጋም። በአንድ ሳምንት ጊዜ ውስጥ ሁለት ጊዜ ሆስፒታል የሄዱት አቤ፤ ጤናቸው አገሪቱን ለማስተዳደር የሚያሰችላቸው አይደለም የሚሉ ወሬዎች መሰማት ከጀመሩ ሰነባብተዋል። የፓርቲያቸው ሊበራል ዴሞክራቲክ ፓርቲ አባላት ጠቅላይ ሚኒስትራችን ደህና ናቸው፤ ምንም አልሆኑም በማለት ጤናቸውን በተመለከተ የተሰራጩ ወሬዎችን ሲያስተባብሉ ከርመዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝን በተለመከተ የወሰዷቸው እርምጃቸው አጥጋቢ አይደሉም ተብለው ሲተቹ ነው የከረሙት። በጃፓን ሕግ መሠረት ጠቅላይ ሚኒስትሩ ሥልጣን ከለቀቁ፤ ምክትሉ ይተካሉ። የፋይናን ሚኒስቴሩ የሆኑት የአቤ ምክትል ታሮ አሶ ሥልጣን ይይዛሉ ተብሎ ይጠበቃል። እሳቸውን ተከትለው የካቢኔው ፀሐፊ ዮሺሂዴ ሱጋ ተሰልፈዋል። ተጠባባቂ ጠቅላይ ሚኒስቴር ሌላ አዲስ ጠቅላይ ሚኒስትር እስኪመረጥ ድረስ እያስተዳደረ ይቆያል። ተጠባባቂ ጠ/ሚ ሥልጣን ላይ የሚቆየው ገዠው ፓርቲ አዲስ ፕሬዝደንት እስኪመርጥ ነው። ፓርቲው አዲስ መሪ ከመረጠ በኋላ የተመረጡት መሪ እስከ ቀጣይ ምርጫ ድረስ አገሪቱን ያስተዳድራሉ። ጠቅላይ ሚኒስትር አቤ የሥልጣን ዘመናቸው የሚያበቃው መስከረም 2014 ዓ.ም. [በፈረንጆቹ 2021] ነው።
وقال آبي إنه خشي أن تتأثر قراراته كرئيس للوزراء بمرضه، واعتذر للشعب الياباني لعدم إتمام مدته. ويعاني آبي، البالغ من العمر 65 عاما، التهاب القولون التقرحي منذ سنوات، لكنه قال إن حالته ساءت في الفترة الأخيرة. وكان آبي العام الماضي قد بات الأطول بقاءً في المنصب بين رؤساء وزراء اليابان؛ وقد بدأت فترته الحالية منذ عام 2012. وكان آبي قد استقال فجأة عام 2007 من فترة سابقة له في رئاسة الوزراء أيضا بسبب التهاب القولون التقرحي، وهو مرض مزمن يتعايش معه آبي منذ سنوات مراهقته. مواضيع قد تهمك نهاية واشتهر آبي بكونه قوميا ومحافظا مخلصا، وبحرصه على تحفيز النمو عبر سياسة اقتصادية حازمة حملت اسمه - "آبينوميكس". وعمل آبي على تعزيز دفاعات اليابان ودعم الإنفاق العسكري، لكنه لم يتمكن من تعديل البند التاسع من الدستور والذي يحظر قيام الجيش الياباني بمهامٍ خلاف دوره الدفاعي. ماذا قال آبي؟ قال رئيس الوزراء إن حالته الصحية بدأت في التردي لدى عودة أعراض التهاب القولون التقرحي إلى الظهور منذ منتصف يوليو/تموز. وأضاف آبي أنه الآن يتلقى علاجا جديدا على أساس منتظم لن يتمكن في ظله من القيام بمهامه الوظيفية كرئيس للوزراء. وأكد أن خشيته من ارتكاب أي أخطاء تتعلق بقرارات مهمة وراء قرار الاستقالة. وقال آبي: "قررت أنه لا ينبغي لي الاستمرار في وظيفتي كرئيس للوزراء". وأضاف: "أود مخلصا الاعتذار لشعب اليابان لمغادرة منصبي قبل عام من إتمام مدتي، ووسط أزمة كورونا، بينما سياسات عديدة لا تزال قيد التنفيذ"، وقام بانحناءة. ماذا يجري الآن؟ من غير الواضح بعد ما إذا كانت استقالة آبي فورية السريان، أو أنه سيظل يباشر مهام رئيس الوزراء حتى يُختار مَن يخلفه. وطبقا للقانون الياباني، يضطلع قائمٌ بأعمال رئيس الوزراء بمهامه بشكل مؤقت، حال عجز رئيس الوزراء عن القيام بمهامه، ولا سقف للمدة التي يمكن أن يقضيها القائم بالأعمال في المنصب. ويأتي نائب رئيس الوزراء تارو أسو، والذي يحمل أيضا حقيبة وزارة المالية، في طليعة صفوف المرشحين، يليه كبير أمناء مجلس الوزراء يوشيهيدي سوغا. وليس للقائم بمهام رئيس الوزراء أن يدعو لانتخابات مبكرة، لكن له القيادة على صعيد أمور أخرى كالمعاهدات والموازنات لحين اختيار قائد جديد للحزب ورئيس للوزراء. وسواء استمر آبي في مباشرة مهام منصبه أو لم يفعل، فإن إعلانه الاستقالة كفيل بتدشين تصويت في حزبه لانتخاب رئيس جديد. هذا الانتخاب يعقبه تصويت برلماني لانتخاب رئيس وزراء جديد والذي سيشغل المنصب حتى نهاية فترة آبي في سبتمبر/أيلول 2021.
https://www.bbc.com/amharic/news-51253933
https://www.bbc.com/arabic/business-51255558
ቦይንግ የተሰኘው አውሮፕላን ፈብራኪ ድርጅት 737 ማክስ በተሰኙ አውሮፕላኖቹ ላይ በደረሰ እክል ምክንያት የሰው ሕይወት ከጠፋ በኋላ ገበያ ለማግኘት ሲዳክር ከርሟል። የኢትዮጵያ አየር መንገድና የኢንዶኔዢያ አቻው ንብረት የሆኑ ሁለት አውሮፕላኖች በወራት ልዩነት ተከስክሰው በድምሩ 346 ሰዎች ሞተዋል። ከአደጋዎቹ በኋላ የተቀሩትን 737 ማክስ አውሮፕላኖች ከበረራ ያገደው ቦይንግ እነሆ ግዙፍ አውሮፕላን ይዞ ብቅ ብሏል። ለአራት ሰዓትታ የዘለቀው የሙከራ በረራ ሲያትል የተሰኘችው የአሜሪካ ከተማ አቅራቢያ ነው የተከወነው። የተሳካው በረራ ከመካሄዱ በፊት ሁለት ጊዜ በአየር ፀባይ ምክንያት በረራዎች እንዲቋረጡ ተደርገዋል። 252 ጫማ [76 ሜትር] የሚረዝመው አውሮፕላን የዓለማችን ግዙፉ ባለሁለት ሞተር የንግድ አውሮፕላን ነው ተብሎለታል። ቦይንግ እስካሁን 309 777ኤክስ አውሮፕላኖች ሸጫለሁ የአንዱ ዋጋ ደግሞ 442 ሚሊዮን ዶላር ነው ብሏል። የድርጅቱ ግብይት ባለሙያ ዌንዲ ሶወርስ "ድርጅታችን ትልቅ ነገር ማድረግ እንደሚችል ያሳየ ነው" ሲሉ ተደምጠዋል። አውሮፕላኑ 360 ሰዎች የመጫን አቅም ካለው ኤርባስ ኤ350-1000 ጋር ተመሳሳይ ባሕሪ አለው ተብሏል። ቦይንግ አደጋ የጠናባቸውን 737 ማክስ አውሮፕላኖች ሲያመርት ለደህንነት የሰጠው ዋጋ ዝቅ ያለ ነው ተብሎ ብዙ ወቀሳ ደርሶባታል። እንዳይበሩ የታገዱት አውሮፕላኖች እንደገና ተፈትሸው ወደ ሰማይ ይወጣሉ ሲል ድርጅቱ ማሳወቁ አይዘነጋም። ማክስ 737 የቦይንግ እጅግ በብዛት የተሸጡ አውሮፕላኖች ሲሆን አውሮፕላኖቹ እንዳይበሩ በመተጋዳቸው ምክንያት ቦይንግ 9 ቢሊዮን ዶላር እንደከሰረ ይገመታል።
أقلعت الرحلة التجريبية بالقرب من سياتل واستمرت أربع ساعات جاء هذا الإعلان في وقت تحاول فيه الشركة استعادة ثقة العالم وتعزيز صورتها في صناعة الطائرات بعد أزمة سقوط اثنتين من طائراتها طراز 737 ماكس، ومقتل 346 شخصا العام الماضي. وأقلعت الرحلة التجريبية بالقرب من مدينة سياتل واستمرت أربع ساعات. وجاءت المحاولة الناجحة بعد تأجيلها مرتين هذا الأسبوع بسبب الأحوال الجوية والرياح العاتية. ورغم نجاح التجربة إلا أن هناك حاجة إلى مزيد من التجارب قبل دخول الطائرة الجديدة الخدمة لدى شركة طيران الإمارات، العام المقبل. وكان من المقرر دخول الطائرة الضخمة التي يبلغ طولها 252 قدما، الخدمة العام الحالي، لكن تم التأجيل بسبب ظهور بعض المشكلات الفنية. مواضيع قد تهمك نهاية بوينغ تواجه غرامة بأكثر من 5 مليارات دولار بسبب 737 ماكس بوينغ تعلق إنتاج الطراز 737 ماكس المعيب خط انتاج طائرة بوينغ 737 ماكس "لم يكن ممولا بشكل كاف" والطائرة الجديدة 777 إكس هي طراز أكثر كفاءة وفاعلية من نسخة بوينغ الناجحة 777 ميني-جامبو. وتشمل مميزات فريدة منها الأجنحة القابلة للطي كما أنها تعمل بأكبر المحركات التجارية في العالم. بوينغ باعت 309 طائرة من طراز 777 إكس، تبلغ قيمة كل منها أكثر من 442 مليون دولار. وقالت ويندي سويرز، مديرة تسويق الطراز 777 إكس، "إن هذه الطائرة تمثل الأشياء العظيمة التي يمكننا القيام بها كشركة". وتقول شركة بوينغ إنها باعت 309 طائرة من هذا الطراز، تبلغ قيمة كل منها أكثر من 442 مليون دولار. وتأمل بوينغ أن تنافس بهذه الطائرة، طراز A350-1000 من شركة أيرباص الذي يتسع لنحو 360 راكبا. وتواجه الشركة الأمريكية أزمة منذ سقوط طائرتين من طراز 737 ماكس، في أقل من خمسة أشهر، الأولى في إندونيسيا في أكتوبر/تشرين الأول 2018 ثم في إثيوبيا في مارس/ آذار العام الماضي. وتواجه بوينغ تحقيقات متعددة وسط اتهامات بأنها تخلت عن معايير السلامة لأنها تسرعت في تسليم طائراتها إلى العملاء. وتحاول حاليا استعادة ثقة العالم من خلال هذه الطائرات وعودتها للتحليق مرة أخرى. تشير التقديرات إلى أن توقف عمل طائرات بوينغ 737 ماكس، التي كانت أكثر طرازاتها مبيعا، قد كلف الشركة أكثر من 9 مليارات دولار.
https://www.bbc.com/amharic/news-52253421
https://www.bbc.com/arabic/science-and-tech-52250685
መሣሪያው አንድ ሰው በቫይረሱ ከተያዘ ግለሰብ ጋር የቅርብ ግንኙነት ካደረገ ለግለሰቡ መረጃ የሚሰጥ ነው። መሣሪያው በበሽታው ከተያዙ ሰዎች ጋር ንክኪ ያላቸውን ሰዎች ለማሰስ ጥቅም ላይ ለሚውሉ መተግበሪያዎች የመረጃ ግብዓት እንደሚሰጥ ተገልጿል። መሣሪያውን መጠቀም የሚፈልጉ ሰዎች ማንነታቸውን ሳያሳውቁ መመዝገብ ይችላሉ። ቫይረሱ ከያዛቸው ሰዎች ጋር ንክኪ ማድረግ አለማድረጋቸው የሚጣራውም የስልካቸውን ብሉቱዝ በመጠቀም ነው። መሣሪያውን የሚጠቀም ሰው ካገኛቸው ሰዎች መካከል ኮቪድ-19 የተገኘባቸው ግለሰቦች ካሉ፤ መሣሪያው የማስጠንቀቂያ መልዕክት ይልካል። አፕል እና ጉግል በጥምረት ባወጡት መግለጫ፤ መሣሪያው የተጠቃሚዎችን የግላዊነት መብት እንደማይጋፋ ተናግረዋል። የአሜሪካው ፕሬዘዳንት ዶናልድ ትራምፕ፤ መሣሪያው ጠቃሚ ቢሆንም ብዙዎች የግላዊነት መብት ሊጥስ ይችላል የሚል ስጋት እንዳላቸው ጠቁመዋል። መንግሥታቸው መሣሪያውን ፈትሾ የሚደርስበትን ውሳኔ እንደሚያሳውቅም አክለዋል። የአውሮፓ ሕብረት በበኩሉ፤ መሣሪያው መጠናት ቢኖርበትም፤ እስካሁን ባለው መረጃ መሰረት የተጠቃሚዎችን የግል መረጃ መብት አይጋፋም ብሏል። ሴጋፖር፣ እስራኤል፣ ደቡብ ኮርያ እና ፖላንድ በኮሮናቫይረስ ከተያዙ ሰዎች ጋር የተገናኙ ሰዎችን የሚጠቁም መሣሪያ እየተጠቀሙ ነው። ዩናይትድ ኪንግደም፣ ፈረንሳይ እና ጀርመንም መሰል መገልገያ ለመሥራት አቅደዋል። አፕል እና ጉግል በጋራ መሥራት ከጀመሩ ሁለት ሳምንት ተቆጥሯል። መሣሪያው ስኬታማ ከሆነ ምናልባትም አገራት እንቅስቃሴ ላይ የጣሉትን ገደብ እያላሉ ሊሄዱ ይችላሉ ተብሏል።
تعتقد الشركتان أن نهجهما المصمم لإبقاء المستخدمين الذين ستكون مشاركتهم طوعية ومجهولة الهوية، يعالج مخاوف الخصوصية وتأمل الشركتان في مساعدة تطبيقات أخرى لتتبع الفيروس على العمل بكفاءة، لكنهما تهدفان أيضا إلى التخلص من الحاجة إلى تحميل تطبيقات متعددة لتشجيع الاستخدام. وتعتقد الشركتان أن خطتهما ستطمئن المستخدمين الذي سيشاركون طواعية في التجارب بشأن مخاوف انتهاك الخصوصية. وتعمل طريقة تتبع مخالطي المرضى عن طريق استخدام إشارات بلوتوث خاصة بهاتف شخص ما لتحديد ما إذا كان قد قضى فترة معينة مع أحد الأشخاص قد يحدث خلالها انتقال للعدوى. وإذا ما ثبت إصابة أحد هؤلاء في وقت لاحق، فسيتم إرسال تحذير إلى صاحب الهاتف. مواضيع قد تهمك نهاية ولن يتم تسجيل بيانات موقع المستخدم أو بياناته الشخصية. وقالت آبل وغوغل في بيان مشترك "الخصوصية والشفافية والموافقة لهم أهمية قصوى في هذا الجهد، ونتطلع إلى بناء هذه الخدمة بالتشاور مع الأطراف الراغبة في الاشتراك معنا". وأضاف البيان "سننشر علناً معلومات بشأن مشروعنا لكي يطلع عليها آخرون والاستفادة منها". وقال الرئيس الأمريكي دونالد ترامب إن إدارته تحتاج إلى وقت للنظر في هذا المشروع. وأوضح خلال مؤتمر صحفي بالبيت الأبيض "إنه أمر مثير للاهتمام، لكن الكثير من الناس قلقون بشأنه فيما يتعلق بحرية الفرد، مضيفاً "سوف نأخذ وقتنا لدراسة الأمر، ونخبركم بالنتائج قريباً جداً". وبدا المشرف على حماية البيانات في الاتحاد الأوروبي أكثر إيجابية، قائلاً: "ستحتاج المبادرة إلى مزيد من التقييم، ولكن بعد نظرة سريعة، يبدو أنها تعمل بشكل مناسب فيما يتعلق باختيار المستخدم وحماية البيانات حسب التصميم والتشغيل البيني لعموم أوروبا". لكن آخرين رأوا أن نجاح المشروع قد يعتمد على اختبار عدد كافٍ من الأشخاص. آبل هي مطور نظام "آي أو إس"، بينما غوغل هي الشركة التي تقف وراء نظام "أندرويد" وآبل هي مطور نظام "آي أو إس"، بينما غوغل هي الشركة التي تقف وراء نظام "أندرويد". ويسيطر النظامان على معظم الهواتف الذكية في وقتنا هذا. وتستخدم بعض الدول، بما في ذلك سنغافورة وإسرائيل وكوريا الجنوبية وبولندا، هواتف مواطنيها لإصدار تنبيهات عدوى فيروس كورونا. وتعمل السلطات الصحية الأخرى، بما في ذلك المملكة المتحدة وفرنسا وألمانيا، على مبادرات خاصة بها. ويقال أن السلطات الفدرالية في بعض الولايات الأمريكية بصدد اعتماد تطبيقات خاصة بها. ويهدف عملاقا التكنولوجيا إلى تحقيق الترابط من خلال السماح لأطراف أخرى بتعديل تطبيقاتها وتزويدها بالتكنولوجيا الجديدة. وسيؤدي ذلك إلى جعل التطبيقات قابلة لتبادل البيانات فيما بينها، لذلك سيمكن تتبع الفرد حتى أثناء سفره إلى الخارج واتصاله بآخرين يستخدمون تطبيقات مختلفة. وتعمل آبل وغوغل على هذه الخطط منذ أسبوعين تقريباً لكنهما لم يكشفا عنها إلا الجمعة. وإذا نجحت الخطة، يمكن مساعدة حكومات الدول على تخفيف عمليات الإغلاق والقيود على الحدود. وتهدف الشركتان إلى إطلاق حزمة من برامجها بحلول منتصف مايو/أيار مما يسمح لتطبيقات أخرى باستخدام التكنولوجيا ذاتها. وسيتم تخزين الهوية الرقمية للمستخدمين على خوادم كومبيوتر، ولكن الشركتين تقولان إن تلك البيانات لا يمكن استخدامها لكشف الهوية الحقيقية لفرد معين. وعلاوة على ذلك، ستتم عملية التتبع وإرسال التحذيرات بشكل منفرد على هواتف المستخدمين لا بطريقة مركزية، أي سيتم إخبار شخص ما بأنه يجب عليه الدخول في الحجر الصحي، دون أن يعرف المحيطين به. وأصدرت الشركتان تفاصيل عن مواصفات التشفير التي تعتزم استخدامها لحماية الخصوصية، وتفاصيل الدور الذي ستلعبه تقنية بلوتوث. وتأمل الشركتان في طمأنة النشطاء بشأن خططهما والوثوق بها. وتقول آبل وغوغل إن هناك فائدة أخرى من مشروعهما وهي أن المطورين لن يواجهوا مشاكل عدم توافق أو تطابق أنظمة التشغيل مع تحديث الإصدارات. بالإضافة إلى ذلك، يعتقد المطورون أن تلك الخطط لن ترهق عمر بطاريات الهاتف مثل أنظمة التتبع الحالية. لا حاجة للتطبيق تتضمن المرحلة الثانية من المبادرة بناء خاصية تتبع داخل نظامي التشغيل "آي أو إس" و"أندرويد"، فيمكن للمستخدمين تفعيل أو إيقاف الخاصية دون الحاجة إلى تحميل أي تطبيقات. أما بالنسبة للتطبيقات الأخرى فستظل قادرة على التفاعل مع الخدمة دون قيود. وستعمم تلك الخاصية ضمن التحديث الدوري لإصدارات أنظمة التشغيل ولكن لم يحدد بعد موعد لذلك.
https://www.bbc.com/amharic/news-46134434
https://www.bbc.com/arabic/world-40718570
''ጠቅላይ አቃቢ ሕግ ጄፍ ሴሽንስ ለአገልግሎታቸው እናመሰግናለን፤ መልካም ሁሉ አንዲገጥማቸው እንመኛለን!'' ሲሉ በትዊተር ገጻቸው ላይ ዶናልድ ትራምፕ አስፍረዋል። ዶናልድ ትራምፕ ከሩሲያ ጋር በተያያዘ የተካሄደባቸውን ምርመራ ጄፍ ሴሽንስን በተደጋጋሚ ይወቅሱ ነበር። • ትራምፕ ሬክስ ቲለርሰንን ከስልጣን አባረሩ • ዜግነት ለማግኘት ሲባል አሜሪካ ሄዶ መውለድ ሊቀር ይሆን? ትራምፕ ጠቅላይ አቃቢ ሕጉ በፕሬዚዳንቱ ጽ/ቤት ኃላፊ ማቲው ዊትኬር እንደሚተኩ አስታውቀዋል። የ Twitter ይዘት መጨረሻ, 1 የአላባማ ሴናተር እና ቀደም ሲል የዶናልድ ትራምፕ ደጋፊ የነበሩት ጠቅላይ አቃቢ ሕግ ጄፍ ሴሽንስ ለዋይት ሃውስ ባስገቡት የሥራ መልቀቂያ ደብዳቤ ይህ የሥራ መልቀቅ ውሳኔ ከእራሳቸው እንዳልመጣ በግልጽ አስፈረዋል። • ተፈጥሮን በብሩሽ የሚመዘግበው መዝገቡ ''ክቡር ፕሬዚዳንት፤ በእርስዎ ጥያቄ መሰረት የሥራ መልቀቂያ ደብዳቤ አስገብቻለሁ'' ሲሉ ቀኑ ባልተገለጽ ደብዳቤ ላይ ጽፈዋል። እኤአ 2017 ጄፍ ሴሸንስ የሩሲያ ምርመራ በሚካሄድበት ወቅት ራሳቸውን ገሸሸ በማድረጋቸው ዶናልድ ትራምፕ የሕግ አሰፈጻሚ አካሉን አምርረው ሲወቅሱ ነበር። ምረመራው የዶናልድ ትራምፕ የምርጫ ቅስቀሳና በወቅቱ ሞስኮ የነበራትን ተሳትፎ ለማወቅ የተካሄደ ነበር። በዶናልድ ትራምፕ ውሳኔ ዲሞክራቶች ከፍተኛ ተቃውሞ አሰምተዋል። ዲሞክራቶች አዲሱ ተሿሚ ሹመታቸው በሴኔቱ መጽደቅ አለበት ሲሉ ይሞግታሉ።
وجاء الهجوم على حساب ترامب على موقع تويتر وهو الأمر الذي اعتاد عليه في مهاجمة بعض المؤسسات ووسائل الإعلام الأمريكية خلال الأشهر الماضية. ونشر ترامب تدوينة أخرى على تويتر قال فيها إن سيشنز "محاصر". ويأتي ذلك في الوقت الذي تؤكد فيه تقارير إعلامية ان ترامب يناقش مع مستشاريه "إعفاء سيشنز من منصبه". ويشعر ترامب بالغضب من موقف سيشنز من التحقيقات التي تقوم بها المباحث الفيدرالية "إف بي أي" في الاتهامات بتدخل روسيا في الانتخابات الرئاسية الأخيرة التي فاز بها ترامب. وغرد ترامب على حسابه قائلا إن سيشنز كان موقفه ضعيفا جدا من جرائم هيلاري كلينتون مرشحة الرئاسة الخاسرة عندما استخدمت حساب بريدها الإليكتروني الشخصي لإرسال معلومات رسمية ما أدى لاستيلاء قراصنة معلومات عليها. وقبل هذه التغريدة بقليل كان ترامب قد تسائل عبر نفس الحساب عن سبب عدم تدقيق سيشنز في الاتهامات الموجهة لمسؤولين أوكرانيين بمحاولة اتأثير على العملية الانتخابية الرئاسية الأخيرة لصالح مرشحة الحزب الديمقراطي السابقة هيلاري كلينتون. وأكدت صحيفة واشنطن بوست الامريكية أن ترامب سأل بعض مستشاريه كيف ستستقبل وسائل الإعلام والاوساط السياسية إقالة سيشنز من منصبه؟ وأثار أنتوني سكاراموتشي مدير الاتصالات في مكتب الرئيس الأمريكي التكهنات الثلاثاء بأن أيام سيشنز في منصبه باتت معدودة. وخلال برنامج إذاعي يقدمه المذيع هيو هيويت صاحب الميول الجمهورية وجه سؤالا لسكاراموتشي حول حقيقة ما يترد عن ان الرئيس ترامب يرغب في إقالة سيشنز. ورد سكاراموتشي قائلا "إن كان هناك توتر وصل مرحلة متقدمة وبشكل علني فلربما يكون الأمر صحيحا". لاأحد آمن: تحليل أنتوني زيرتشر كما كانت آلات التعذيب في القرون الوسطى مصممة فإن الألم والضرر الذي يلحق بوزير العدل الامريكي جيف سيشنز يتزايد تدريجيا ، ووراء كل ذلك يقف ترامب. وبعد عدة أشهر من تلميحاته في وسائل الإعلام بأنه غير سعيد بوجود سيشنز في منصب وزير العدل تأتي تصريحات ترامب بأنه يتمني لو لم يقم بتعيين مساعده المقرب في حملته الانتخابية الأخيرة في ذلك المنصب. فبدأ ترامب مؤخرا تدويناته على تويتر ملمحا إلى أن سيشنز يقبع رهن الحصار ثم أتبع ذلك مصرحا بذكره بالاسم وقال إنه ضعيف. ويوجه ترامب اللوم لسيشنز لأنه سمح بانتقال التحقيقات في ملف "التدخل الروسي في الانتخابات" ليصبح بالكامل وعبر عدة مراحل في أيدي لجنة مستقلة وكان سلوك ترامب يزداد عصبية كلما انتقل التحقيق من مرحلة إلى أخرى. وحسب ما بثته شبكة بلومبيرغ فإن لجنة التحقيق المستقلة والتي يرأسها روبرت ميللر قامت بفحص عدة صفقات تجارية أبرمها ترامب وهو ما تبعه مباشرة الحملة الأخيرة من التدوينات الهجومية للرئيس الامريكي على حسابه على موقع تويتر. ومن الممكن ان تكون تكلفة حملة عزل سيشنز من منصبه عالية جدا بالنسبة للبيت الأبيض ورغم ذلك تستمر التقارير الإعلامية بأن الامر وشيك. وبوضوح لو تم عزل سيشنز من منصبه فلن يكون هناك شخص آمن في الإدارة الأمريكية. كان سيشنز في البيت الابيض يوم الاثنين لكنه لم يلتق ترامب كما أكدت السكرتيرة الصحفية للرئيس سارة ساندرز. وكانت وكالة أنباء أسوشيتد برس الامريكية قد أكدت ان سيشنز طلب من مساعدي الرئيس تسهيل إجراء لقاء بينهما سعيا لحل الخلاف. لكن سكاراموتشي قال يوم الثلاثاء "أظن ان الرئيس لايرغب في فعل ذلك".
https://www.bbc.com/amharic/news-49712167
https://www.bbc.com/arabic/business/2015/03/150326_oil_prices_rise_as_saudi_bombs_yemen_rebels
በሳዑዲ ነዳጅ ማቀነባበሪያ ተቋም ላይ ጥቃት ከተሰነዘረ በኋላ ቅዳሜ ዕለት በሁለት የሳዑዲ አረቢያ ነዳጅ ማቀነባበሪያ ቦታዎች ላይ ጥቃት ከተሰነዘረ በኋላ ለዓለም የሚቀርበው የነዳጅ መጠን አምስት በመቶ ቀንሷል። በዚህም ድፍድፍ የነዳጅ ዘይት ዋጋ ከ15 እስከ 19 በመቶ ጭማሪ አሳይቷል። በድሮን ጥቃት ጉዳት የደረሰባቸው የሳዑዲ ነዳጅ ማቀነባበሪ ተቋማት ወደ ቀደመ ስራቸው ለመመለስ ሳምንታት ያስፈልጋለል ተብሏል። ቅዳሜ ዕለት ጥቃት የተሰነዘረባቸው የሳዑዲ ነዳጅ ማቀነባበሪያ ተቋማት በዓለማችን እጅግ ዘመናዊ እና ከፍተኛ ጥበቃ ከሚደረግላቸው የነዳጅ ማቀነባበሪያዎች መካከል ተጠቃሽ ናቸው። • አሜሪካ ሳዑዲ ላይ ለተፈጸመው ጥቃት ኢራንን ተጠያቂ አደረገች • የሁቲ አማጺያን ወደ ሳዑዲ ሚሳዔል ተኮሰች • የሳዑዲ እገዳ ለየመን ጥፋት ነው ጥቃቱን ማን ሰነዘረው? በኢራን ድጋፍ የሚደረግላቸው የሁቲ አማጽያን የድሮን ጥቃቱን የፈጸምነው እኛ ነን ብለዋል። አሜሪካ ግን ሳዑዲ ላይ ለደረሰው ጥቃት ኢራንን ተጠያቂ አድርጋለች። የአሜሪካ የውጪ ጉዳይ ቢሮ ኃላፊ ማይክ ፖምፔዮ ቅዳሜ ዕለት የሳዑዲ ነዳጅ ማውጫ ተቋማት ላይ ለተሰነዘረው የድሮን ጥቃት ኢራንን ተጠያቂ አድርገዋል። ከምዕራባውያን መንግሥታት ድጋፍ የሚያገኘው ሳዑዲ መራሹ ኃይል በየመን እየተደረገ ባለው ጦርነት ለየመን መንግሥት ድጋፍ የሚያደርግ ሲሆን፤ ኢራን ደግሞ ለሁቲ አማጽያን ድጋፍ ታደርጋለች። የአሜሪካው የውጪ ጉዳይ ቢሮ ኃላፊው ማይክ ፖምፔዮ ''የድሮን ጥቃቱ ከየመን ስለመነሳቱ የሚያሳይ ምንም አይነት ማስረጃ የለም። ሁሉም መንግሥታት ኢራን በዓለም የኢንርጂ ምንጭ ላይ የሰነዘረችውን ጥቃት ማውገዝ አለባቸው'' ብለዋል። ፕሬዝደንት ትራምፕ በበኩላቸው ለጥፋቱ ማን ተጠያቂ እንደሆነ ስለምናውቅ "አቀባብለን" የሳዑዲ መንግሥት ምክረ ሃሰብ ምን እንደሆነ እየጠበቅን ነው ብለዋል። የሳዑዲ ባለስልጣናት ጥቃቱ በሰው ላይ ያደረሰው ጉዳት የለም በማለት የድሮን ጥቃቱ ስላደረሰው ጉዳት ዝርዝር መረጃ ሳይሰጡ ቀርተዋል። የተሰነዘረው ጥቃት የሳዑዲ አረቢያን የድፍድፍ ነዳጅ የማምረት አቅም በግማሽ መቀነሱ ግን ተረጋግጧል። ሳዑዲ አረቢያ የዓለማችን ቁጥር አንድ ነዳጅ አምራች ስትሆን በየቀኑ ወደ 7 ሚሊዮን በርሜል ነዳጅ ወደ ውጪ ሃገራት ትልካለች። የሁቲ አማጺያን እነማን ናቸው? በኢራን መንግሥት ድጋፍ የሚደረግላቸው የሁቲ አማጽያን የየመንን መንግሥት እና የሳዑዲ መራሹን ኃይል ሲፋለሙ ቆይተዋል። ፕሬዝደንት አብደራቡህ ማንሱር ከመዲናዋ ሰነዓ በሁቲ አማጽያን ተባረው ከወጡበት ጊዜ ጀምሮ የመን ላለፉት 4 ዓመታት በጦርነት ስትታመስ ቆይታለች። ሳዑዲ ከመዲናዋ የተባረሩትን ፕሬዝደንት በመደገፍ በሁቲ አማጽያን ላይ በየቀኑ ማለት በሚቻል መልኩ የአየር ጥቃቶችን ትፈጽማለች። የሁቲ አማጽያን በበኩላቸው ሚሳኤሎችን ወደ ሳዑዲ ያስወነጭፋሉ።
تأتي الغارات الجوية التي تقودها السعودية بعد تحرك الجماعات المتمردة المدعومة من إيران باتجاه مدينة عدن الساحلية الجنوبية وأثارت هذه الخطوة مخاوف من احتمال اتساع نطاق الصراع في منطقة الشرق الأوسط الغنية بالنفط، وتعطل الإنتاج في المنطقة. وارتفع سعر الخام الأمريكي لنحو 51 دولار للبرميل، كما ارتفع خام برنت إلى 59.71 للبرميل خلال التداول في آسيا. ويقع اليمن على طول طريق شحن دولي هام لمنتجي الطاقة في العالم. وجاءت الغارات الجوية التي تقودها المملكة العربية السعودية بعدما تحركت الجماعات المتمردة المدعومة من إيران باتجاه مدينة عدن الساحلية الجنوبية. مواضيع قد تهمك نهاية ويشارك في العملية العسكرية إلى جانب المملكة العربية السعودية كل من الإمارات العربية المتحدة والبحرين وقطر والكويت. وأثارت التطورات الأخيرة المخاوف من أن تشارك إيران - المنافس الإقليمي للسعودية - في الصراع. يذكر أن إيران والسعودية عضوان بمنظمة الدول المصدرة للنفط (أوبك)، التي تنتج نحو 40 بالمئة من إجمالي النفط في العالم.
https://www.bbc.com/amharic/news-55328626
https://www.bbc.com/arabic/world-55332042
ሴናተር ማክኮኔል ኢሎክቶራል ኮሌጁ በይፋ ጆ ባይደን ፕሬዝዳንታዊ ምርጫውን ማሸነፋቸውን ማረጋገጡን ተከትሎ ነው ንግግር ያደረጉት። ዴሞክራቱ ባይደን ከኢሌክቶራል ኮሌጁ 306 ድምጽ ያገኙ ሲሆን ተቀናቃኛቸው ዶናልድ ትራምፕ ደግሞ 232 ድምጽ ማግኘታቸው ተረጋግጧል። ተመራጩ ፕሬዝደንት ጀ ባይደን በሪፐብሊካኖች የበላይነት በሚታይበት የሴኔት ምክር ቤት ከሪፐብሊካኖች ጋር የሚኖራቸው ግንኙነት ወደፊት የሚኖራቸው አስተዳደር ላይ ተጽዕኖ እንደሚኖረው ይገመታል። ባይደን በሚቀጥለው ወር በሚካሄደው ምርጫ ዴሞክራቶች ድምጽ እንዲያገኙ አትላንታ እና ጆርጂያ በመሄድ ቅስቀሳ አድርገዋል። ሁለት የሴኔቱ መቀመጫዎች በሚቀጥለው ወር የሚወሰኑ ሲሆን ውጤቱ ጆ ባይደን ፓርቲያቸው ሴኔቱን ይቆጣጠራል ወይስ አይቆጣጠርም የሚለውን ይወስናል። ዴሞክራቶች የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤቱን ተቆጣጥረውታል። ሰኞ ዕለት ጆ ባይደን በይፋ ፕሬዝደንት መሆናቸው ከታወጀ በኋላ እስካሁን ሶስት የዓለም መሪዎች እንኳን ደስ አለዎት የሚል መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል። እንኳን ደስ አለዎት ያሉት መሪዎች የሩሲያው ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን፣ የብራዚሉ ፕሬዝዳንት ዣዬር ቦልሶናሮ እና የሜክሲኮው ፕሬዝዳንት አንድሬስ ማኑኤል ሎፔዝ ናቸው። በሴኔቱ ቀርበው ንግግር ያደረጉት ሚች ማክኮኔል ውጤቱ የተለየ ነገር ይዞ ቢመጣ ብለው ተስፋ አድርገው እንደነበርና ኢሌክቶራል ኮሌጁ ይፋ ያደረገውን ውጤት ግን እንደሚቀበሉ ገልጸዋል። ''ተመራጩ ፕሬዝደንት ጆ ባይደንን እንኳን ደስ አለዎት ማለት እፈልጋለው'' ሲሉ ንግግር አድርገዋል። በተጨማሪም ሚች ማክኮኔል ለካማላ ሃሪስም የእንኳን ደስ አለዎት መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል። ''ሁሉም አሜሪካውያን አገራችን በታሪካችን ለመጀመሪያ ጊዜ ሴት ምክትል ፕሬዝዳንት ስላገኘች ሊኮሩ ይገባል'' ብለዋል። ከቆይታ በኋላ ደግሞ ተመራጩ ፕሬዝዳንት ጆ ባይደን ሴናተር ሚች ማክኮኔል ጋር ስልክ በመደወል ለእንኳን ደስ አለዎት መልዕክቱ ምስጋናቸውን እንዳቀረቡና በቅርቡም ተገናነኝተው እንደሚወያዩ መስማማታቸውን ገልጸዋል። ካማላ ሀሪስ በበኩላቸው ከኤቢሲ ኒውስ ጋር በነበራቸው ቆይታ የሴናተሩን መልዕክት እንደሚቀበሉት በመግለጽ ''ቀደም ብለው መልዕክታቸውን ቢያስተላልፉ መልካም ነበር ነገር ግን ዋናው መልዕክቱ መተላለፉ ነው። ወደፊት መጓዝ አለብን። ሁላችንም የምንስማማበት አላማ ካገኘን ተባብረን እንስራው'' ብለዋል።
وتحدث السناتور ماكونيل بعد أن أكد المجمع الانتخابي للولايات الأمريكية رسميا فوز بايدن على ترامب. وقال بايدن، في وقت لاحق، إنه اتصل هاتفيا بماكونيل لشكره على التهنئة، واتفق الاثنان على "الاجتماع عاجلا وليس آجلا". وفاز مرشح الحزب الديمقراطي بـ 306 أصوات من المجمع الانتخابي، مقابل 232 صوتا حصل عليها ترامب. ولا يزال الرئيس ترامب يرفض الإقرار بخسارته، ويروج ادعاءات لا أساس لها من الصحة عن حدوث احتيال واسع النطاق. مواضيع قد تهمك نهاية وستكون العلاقات مع مجلس الشيوخ، الذي يسيطر عليه الجمهوريون حاليا، حاسمة في رئاسة بايدن. وزار بايدن مدينة أتلانتا، في ولاية جورجيا، للمشاركة في حملة الديموقراطيين في انتخابات الإعادة في مجلس الشيوخ الشهر المقبل. وسيقرر الناخبون في الولاية مصير مقعدين في 5 يناير/كانون الثاني. ويمكن أن تقرر انتخابات الإعادة تلك إن كان الحزب الديمقراطي سيسيطر على مجلس الشيوخ أو لا. ويهيمن الديمقراطيون حاليا على مجلس النواب. وبعد تأكيد فوز بايدن الاثنين، هنأه ثلاثة من قادة العالم ممن نال رفضهم الاعتراف بفوزه التعليق على نطاق واسع. وهم: الرئيس الروسي، فلاديمير بوتين، والبرازيلي، جايير بولسونارو، والمكسيكي أندريس مانويل لوبيز أوبرادور. كيف انشق ماكونيل عن زملائه؟ بايدن يأمل في سيطرة حزبه على مجلس الشيوخ. وقال ماكونيل، في حديثه في مجلس الشيوخ، إنه كان يأمل في الحصول على "نتيجة مختلفة" لانتخابات 3 نوفمبر/تشرين الثاني، لكن المجمع الانتخابي قال كلمته. وأضاف "لذلك أود اليوم أن أهنئ الرئيس المنتخب جو بايدن". كما هنأ كامالا هاريس، الفائزة بمنصب نائبة الرئيس في الانتخابات، قائلا: "يمكن لجميع الأمريكيين أن يفخروا بأن أمتنا لديها نائبة رئيس منتخبة لأول مرة". وقالت هاريس، في مقابلة مع محطة آيه بي سي، إنها ترحب بتعليقات ماكونيل. وأضافت: "كان من الأفضل لو كان ذلك في وقت سابق لكنه حدث الآن، وهذا هو الأهم. دعونا نمضي قدما، ولنستغل إيجاد هدف مشترك وأرضية مشتركة، ما أمكن ذلك." بايدن تحدث لأنصاره في جورجيا لحشد الأصوات. وحث زعيم الأقلية الديمقراطية في مجلس الشيوخ، تشاك شومر، ترامب على "إنهاء ولايته بقدر ضئيل من الاحترام والكرامة". وقال: "يجب عليه من أجل ديمقراطيتنا، ومن أجل الانتقال السلمي للسلطة، أن يوقف الخدع، ويوقف التحريفات ويعترف بأن جو بايدن سيكون رئيسنا المقبل". ولا يبدو أن الرئيس ترامب سيغير موقفه. وقال في تغريدة على موقع تويتر الثلاثاء، دون تقديم أي دليل إن "أدلة هائلة" على تزوير الناخبين "تتدفق". وعندما سئلت السكرتيرة الصحفية للبيت الأبيض، كايلي ماكناني، عما إن كان ترامب قد اعترف ببايدن رئيسا منتخبا، قالت إن الرئيس لا يزال منخرطا في الدعوى القضائية الجارية المتعلقة بالانتخابات. ماذا يحدث في جورجيا؟ عندما يتولى بايدن رئاسة البيت الأبيض في 20 يناير/كانون الثاني، سيبحث عن دعم مجلسي الكونغرس لتنفيذ وعوده الانتخابية. ولدى الجمهوريين الآن 52 مقعدا من بين 100 في مجلس الشيوخ. لكن هذا يمكن أن يتغير بعد جولتي إعادة الانتخابات في جورجيا. وفي كلا السباقين، يواجه السناتور الجمهوري، ديفيد بيرديو، البالغ 70 عاما، والعضو الذي يشغل المقعد حاليا، المرشح الديمقراطي الجديد جون أوسوف، البالغ 33 عاما، الذي يعمل في إنتاج أفلام وثائقية. بينما تواجه السناتورة الجمهورية، كيلي لوفلر، وهي في الـ50، المرشح الديمقراطي، رافائيل وارنوك، البالغ 51، وهو قس في كنيسة اتلانتا المعمدانية. وشكر بايدن في حديثه في اجتماع حاشد في أتلانتا، الناخبين على إيمانهم و"وقوفهم بقوة"، قائلا: "لقد أسمعتم صوتكم، وفرزت أصواتكم، وثم فرزت وأحصيت مرة أخرى. بدأت أشعر أنني فزت بجورجيا ثلاث مرات". السكرتيرة الصحفية للبيت الأبيض، كايلي ماكناني، تقول إن الرئيس مشغول في القضايا التي رفعها. لكنه شدد على أنه حتى ينجز الأمور، يحتاج إلى عضوين ديمقراطيين من أعضاء مجلس الشيوخ، "وليس عضوين في مجلس الشيوخ يعترضان الطريق". وقال بايدن: "أرسلوا هذين الرجلين لي وسوف نسيطر على مجلس الشيوخ، وسنغير حياة الناس في جورجيا"، مضيفا أنه كان يتعين على مجلس الشيوخ تمرير حزمة إغاثة كوفيد "منذ أشهر" لكنه لم يفعل شيئا". وتشير استطلاعات الرأي الأخيرة إلى أن وارنوك يتقدم على لوفلر، بينما لا يزال سباق بيرديو-أوسوف محتدما. وإذا فاز الديموقراطيون بالمقعدين، فسيكون مجلس الشيوخ منقسما بالتساوي، لكنه سيظل فوزا للديمقراطيين. إذ يتمتع نائب الرئيس الأمريكي بسلطة الإدلاء بصوته للترجيح في حالة تعادل الأصوات في المجلس، ويعني هذا أن وجود نائبة الرئيس المنتخب هاريس في المجلس، سوف يجعل الديمقراطيين مسيطرين بشكل فعال على المجلسين.
https://www.bbc.com/amharic/news-46015069
https://www.bbc.com/arabic/world-46014792
ከተነሳ ከጥቂት ደቂቃዎች በኋላ ነው ከቁጥጥር ውጭ መሆኑ የተሰማው ጄቲ-610 በሚል መጠሪያ የሚታወቀው አውሮፕላን ባንግካ ቤሊቱንግ ወደተሰኘች ደሴት በመብረር ላይ ነበር። ከአደጋው የተረፉ ሰዎች ስለመኖራቸው እስካሁን የተሰጠ መግለጫ የለም። እሁድ ሌሊት 7፡30 ገደማ መጓዝ የጀመረው ጄቲ-610 ዘመናዊ አውሮፕላን ከአንድ ሰዓት በረራ በኋላ መዳረሻው ይደርስ ነበር። • ሰባኪው አውሮፕላን ግዙልኝ አለ ከአደጋው በኋላ ጋዜጣዊ መግለጫ የሰጡ ባልሠልጣናት፤ 178 ጎልማሶች፣ 1 ጨቅላ፣ ሁለት ህፃናት እና አብራሪዎችን ጨምሮ 7 የአየር መንገዱ ሰራቶኞች የአደጋው ሰለባ ሳይሆኑ እንዳልቀረ ጠቁመዋል። የሃገሪቱ አደጋ መቆጣጠር ባለሥልጣን ሱቶፖ ፑርዎ የአደጋውን ክብደት የሚያሳዩ ምስሎች በትዊተር ገፃቸው አጋርተዋል። አውሮፕላኑ ባህር ላይ መውደቁ ደግሞ የተረፉ ሰዎች ሊኖሩ አይችሉም የሚለውን መላምት የጎላ አድርጎታል። ከፈረንጆቹ 2016 ጅምሮ ጥቅም ላይ መዋል የጀመረው ቦይንግ 737 ሞዴል ወደገበያው ከገባ ጀምሮ እክሎች ያጋጥሙት እንደነበርም ተዘግቧል። • ኢትዮጵያዊቷ ሰው አልባ አውሮፕላን የኢንዶኔዢያው ላየን አየር መንገድ ወርሃ ነሃሴ ላይ ነበር ይህንን አውሮፕላን ገዝቶ የግሉ ያደረገው። የደሴቶች ስብስብ የሆነችው ኢንዶኔዢያ በውሃ ከመከበቧ አንፃር የበረራ ትራንስፖርት ላይ ጥገኛ የሆነች ሃገር ናት፤ ቢሆንም አየር መንገዷ አደጋ አያጣውም። 2013 ላይ ደግሞ አንድ አውሮፕላኗ በእክል ምክንያት ውሃ ላይ ለማረፍ ቢገደድም 108 ተሳፋሪዎቹ ላይ ምንም ዓይነት አደጋ ሳይደርስ መትረፍ ችለዋል። በ2004 ዓ.ም በአውሮፕላን አደጋ ምክንያት 25 ሰዎች መሞታቸው የሚዘነጋ አይደለም። እንኳን ወደ አውሮፕላን ካፌ በደህና መጡ
وتقول السلطات الإندونيسية إنه من غير المحتمل أن يكون هناك ناجون فى الطائرة المحطمة. وكانت الرحلة "جي تي 610" تقوم برحلة إلى وبانغكال بينانغ، المدينة الرئيسية في مقاطعة بانغكا. وفقدت الطائرة الاتصال مع أجهزة التحكم الأرضية بعد إقلاعها بدقائق، ويعتقد بأنها سقطت في مياه البحر وغمرتها المياه. ولم تتضح حتى الآن أسباب تحطم الطائرة. وكانت الطائرة من طراز "بوينغ 737 ماكس"، وهي النسخة الجديدة من عائلة بوينغ 737. وقال يوسف لطيف، المتحدث باسم وكالة البحث والإنقاذ في أندونيسيا، لأسوشيتد برس: "تحطمت الطائرة في المياه على عمق يتراوح بين 30 إلى 40 مترا... مستمرون في عمليات البحث عن بقايا الطائرة." وقالت الوكالة، على تويتر، إنه عثر على بقايا يعتقد بأنها للطائرة المنكوبة في المياه، من بينها بطاقات هوية ورخص قيادة. وقال محمد سيوجي، رئيس وكالة الإنقاذ والبحث الأندونيسية، للصحفيين: "لا نعرف ما إذا كان هناك ناجون." وأضاف: "نأمل ذلك، نحن نصلي، لكنه لا يمكننا التأكد." غواصون ينتشرون للبحث عن الطائرة رجال الإنقاذ يجمعون متعلقات، من بينها حقيبة يد، وحطام من منطقة تحطم الطائرة المشتبه به وفي مؤتمر صحفي عقد في وقت سابق، قال مسؤولون إن الطائرة كانت تحمل على متنها 178 بالغا، وطفلا ورضيعين، إضافة إلى قائدي الطائرة وخمسة أشخاص من طاقم الضيافة. ومع ذلك، تتضارب التقارير حول العدد الدقيق لمن كانوا على متنها. ماذا حدث؟ أقلعت الرحلة جي تي 610 من جاكرتا الساعة 06:20 بالتوقيت المحلي، صباح الإثنين (23:30 بتوقيت غرينتش الأحد). كان مقرر للطائرة الوصول إلى مطار ديباتي أمير في مدينة بانغكال بينانغ بعد ساعة تقريبا، لكن بعد إقلاعها بنحو 13 دقيقة فقدت السلطات الاتصال بالطائرة. وقال مدير مكتب وكالة البحث والإنقاذ في بانغكال بينانغ، دانانج برياندوكو، لموقع كومباس الإخباري المحلي، إن قائد الطائرة طلب العودة إلى مطار سوكارنو هاتا في جاكرتا. ونشر رئيس مكافحة الكوارث الأندونيسية، سوتوبو بورو نوجرزهو على حسابه على تويتر صورا للطائرة المنكوبة، قائلاً "شاهدت حطاما ومتعلقات شخصية لبعض ركاب الطائرة المنكوبة". وشارك على تويتر فيديو قال إنه تم تسجيله من زورق قبالة كاراونج، شرق مدينة جاكرتا، ظهر فيها حطام طافٍ في المياه. كما شوهد حطام بالقرب من منشأة برتامينا الساحلية لتكرير النفط، التي تديرها الحكومة الأندونيسية، حسبما ذكر مسؤول بالمنشأة. ما الذي نعرفه عن الأشخاص على متن الطائرة؟ قالت شركة ليون أير، في بيان، إن قائد الطائرة ومساعده يتمتعان بخبرة كبيرة تزيد عن 11 ألف ساعة طيران. وكان من بين طاقم الطائرة ثلاثة مضيفين متدربين وفني واحد. وعلمت بي بي سي أن 20 موظفا على الأقل من وزارة المالية الأندونيسية كانوا على متن الطائرة. وقال المتحدث باسم وزارة المالية الأندونيسية، نوفرنسا فيرا ساكتي، إن الموظفين كانوا يعملون في مكتب وزارة المالية في بانغكال بينانغ لكنهم كانوا في جاكرتا لقضاء عطلة نهاية الأسبوع. وأضاف أنهم عادة ما يستقلون هذه الرحلة. ما الذي نعرفه عن هذه الطائرة؟ كانت الطائرة من طراز بوينغ 737 ماكس 8، وهي نسخة بدأت رحالاتها التجارية منذ عام 2016. سوتوبو بورو نوجرزهو نشر هذه الصورة على تويتر، وهي صورة التقطت من منشأة برتامينا وتظهر حطاما وبقع نقط على سطح المياه وقالت شركة ليون أير إن الطائرة المنكوبة صُنعت عام 2018، ودخلت الخدمة مع الشركة منذ 15 أغسطس/آب هذا العام. وتسع الطائرة ذات الممر الواحد 210 ركاب، وهي مخصصة للرحلات القصيرة. وقال الرئيس التنفيذي لمجموعة ليون إير، إدوارد سيريت، لرويترز: "لا يمكننا الإدلاء بأي تعليق، نحن نحاول جمع كل المعلومات والبيانات". وأضاف: "نحن كذلك في حيرة، لأنها كانت طائرة جديدة." وفي بيان، أعربت شركة بوينغ الأمريكية عن تعاطفها مع الضحايا وأسرهم، وقالت إنها "مستعدة لتقديم المساعدة الفنية للتحقيق في الحادث." ما هو سجل السلامة لشركة ليون إير؟ وتعتمد أندونيسيا، الأرخبيل الضخم، بصورة كبيرة على السفر جوا، لكن عددا كبيرا من شركاتها الجوية لا تتمتع بسجلات سلامة جيدة. وتعتبر ليون إير أكبر شركة طيران منخفضة التكلفة في أندونيسيا، وتقوم بتشغيل رحلات داخلية، إضافة إلى عدد من الرحلات الدولية إلى جنوب شرق آسيا وأستراليا والشرق الأوسط. في عام 2013، سقطت طائرة "ليون إير" رحلة رقم 904 في البحر في بالي ونجا جميع ركابها الـ 108 وتأسست الشركة عام 1999، وواجهت عدة مشاكل متعلقة بالسلامة وسوء الإدارة في الماضي، وحظرت من التحليق في المجال الجوي الأوروبي حتى عام 2016. وفي عام 2013، سقطت طائرة "ليون إير" رحلة رقم 904 في البحر في بالي ونجا جميع ركابها الـ 108، وفي عام 2004، تحطمت طائرة من الشركة عينها قادمة من جاكرتا، وانفصلت لدى هبوطها مما أسفر عن مقتل 25 شخصا. وفي عام 2011 و2012، وقعت عدة حوادث ضُبط فيها عدد من طياريها وبحوزتهم عقاقير الميثامفيتامين، منها حادثة ضبط فيها قائد الطائرة قبل إقلاع الرحلة بساعات.
https://www.bbc.com/amharic/news-53297255
https://www.bbc.com/arabic/worldnews/2013/03/130221_japan_hokkaido_blizzards
ከሟቾቹ 14ቱ የተገኙት በጎርፍ በተጥለቀለቀ አንድ የእንክብካቤ ማዕከል ውስጥ ነው። የሟቾች ቁጥርም ሊጨምር እንደሚችል ተሰግቷል። ኩማሞቶ እና ካጎሺማ በአደጋው ክፉኛ የተጠቁ ግዛቶች ናቸው። የኩማሞቶ ገዢ ኢኮ ካባሺማ በእንክብካቤ ማዕከላት የነበሩት ተጎጂዎች ከልብ ህመም ጋር በተያያዘ መሞታቸውን የተናገሩ ሲሆን፤ የጤና ባለሙያዎች የሞት ምስክር ወረቀት አለመስጠታቸውም ተገልጿል። አደጋውን የሚያሳዩ ተንቀሳቃሽ ምስሎች፤ ቤቶችና መኪኖች በጎርፍ ተውጠው ከሚያሳይ ፎቶ ጋር በኩማ ወንዝ ላይ የተገነባው ድልድይ በጎርፍ ሲወሰድ ያሳያሉ። ባለሥልጣናትም ከ200 ሺህ በላይ የሚሆኑ ሰዎች አካባቢውን ለቀው እንዲወጡ ያዘዙ ሲሆን፤ የነፍስ አድን ሰራተኞችን ለማገዝም 10 ሺህ ወታደሮችን ወደ ሥፍራው ልከዋል። ይሄው እየጣለ ያለው ዝናብ ዛሬም እንደሚቀጥል ትንበያ ተቀምጧል። ጠቅላይ ሚኒስተር ሽንዞ አቤ በበኩላቸው ሰዎች በተጠንቀቅ እንዲጠባበቁ አሳስበዋል። የጃፓን የሚትዮሮሎጂ ኤጀንሲ በአካባቢው እንደዚህ ዓይነት ዝናብ ከዚህ በፊት አጋጥሞ እንደማያውቅ ተናግረዋል። በተፈናቃዮች መጠለያ ውስጥ የሚገኙ አንድ ሴት ዝናብ ይህን ያህል ኃይለኛ ሊሆን ይችላል ብለው በእውናቸውም በህልማቸውም አስበው እንደማያውቁ ተናግረዋል። ሌላኛዋም በበኩላቸው በአቅራቢ ያለው ወንዝ እየነጎደ ሲወርድ ምን ያህል አደገኛ እንደነበር መረዳታቸውን ገልፀዋል። የጃፓን ብሔራዊ መገናኛ ብዙሃን (ኤንኤችኬ) ታኪኖ አካባቢ ስምንት ቤቶች በጎርፍ እንደተወሰዱ የሚያስረዱ ዘገባዎች መኖራቸውን ገልጿል።
أدت العواصف الى تعطل القطارات فقد قضت سيدة تبلغ من العمر 40 عاما وثلاثة من أطفالها في سيارتهم التي غمرتها الثلوج في بلدة ناكاشيبيتسو شرقي هوكايدو، وقال مسؤول في الشرطة المحلية إن سبب الوفاة هو التسمم بغاز أول أكسيد الكربون من عادم السيارة الذي سده الجليد. وقال الإعلام المحلي إن عمق الثلج زاد عن المترين. وقالت وكالة جيجي المحلية للأنباء إنه تم العثور على امرأة فقدت في نفس البلدة وهي ميتة في الثلج على مسافة 300 مترا من سيارتها. وفي بلدة يوبيتسو التي تقع الى الشمال الشقي من ناكاشيبيتسو، عثر على رجل يبلغ من العمر 53 عاما ميتا بعد ان دفن وابنته البالغة من العمر تسع سنوات في الثلج. مواضيع قد تهمك نهاية وأصدرت هيئة الأنواء اليابانية انذارا بوقوع عواصف ثلجية جديدة شمالي اليابان.
https://www.bbc.com/amharic/41424658
https://www.bbc.com/arabic/science-and-tech-37947915
የፌስቡክ መስራች ማርክ ዙከርበርግ ሩሲያ ባለፈው የአሜሪካ ምርጫ ላይ ጣልቃ ገብታለች ለሚለው ውንጀላ ፌስቡክ በቅርቡ ሶስት ሺ የሚደርሱ ድረ-ገፁ ላይ የወጡ የፖለቲካ ማስተዋወቂያዎችን ለኮንግረስ መርማሪዎች ያቀርባል። ድረ-ገፁ እንደሚለው እነዚህ ማስተዋወቂያዎች በምርጫው ወቅትና በኋላ በሩሲያውን የተገዙ ናቸው። ፌስቡክ፣ ትዊተርና ጉግል በምርጫው ላይ ሩሲያ ምርጫውን ላይ ነበራት ስለተባለው ጣልቃ ገብነት ለሚደረገው ምርምራ ቃላቸውን እንዲሰጡ በጥቅምት ወር መጨረሻ ላይ በአሜሪካ ሴኔት የደህንንት ኮሚቴ ቀጠሮ ተይዞላቸዋል። ይህ በእንዲህ እንዳለ ማርክ ዙከርበርግ በፌስቡክ ገፁ ለዶናልድ ትራምፕ ትችት በሰጠው ምላሽ "ለሁሉም ሀሳቦች የሚሆን መድረክ ለመፍጠር እየጣርን ነው" በማለት ነው። ነገር ግን "ችግር ያለባቸው ማስተዋወቂያዎች" ፌስቡክ ላይ እንደነበሩ የማይክደው ማርክ፤ ከዚህ ጋር ሲወዳደር ግን የፌስቡክ አዎንታዊ አስተዋፅኦ የጎላ ነው ይላል። "የፌስቡክ ሚና ለሰዎች ድምፅ ከመሆን ጀምሮ፣ ተወዳዳሪዎች ከህዘቡ ጋር በቀጥታ የሚገናኙበትን መድረክ ማመቻቸት እንዲሁም ሚሊየኖች መምረጥ እንዲችሉ አስችሏቸዋል። " ይላል። እንደ ማርክ ዙከርበርግ አስተያየት ተወዳዳሪዎች በምረጡኝ ዘመቻቸው በመቶ ሚሊዮን ዶላር የሚቆጠር መዋዕለ-ንዋይ ያፈሰሱ ሲሆን፤ ይህ ደግሞ "ችግር ካለባቸው ማስተዋወቂያዎች ጋር ሲወዳደር አንድ ሺ እጥፍ በልጦ ይገኛል።" የ33 ዓመቱ ማርክ ዙከርበርግ ትራምፕ በተመረጡበት ወቅት በፌስቡክ ላይ ያሉ ሀሰተኛ መረጃዎች የምርጫውን ውጤት ቀይረውታል የሚለውን አባባል ማጣጣሉን አሁን ተፀፅቶበታል። "ሁሉንም የሚያሳትፍ ማኅበረሰብ ለመፍጠር ጠንክረን እንሰራለን" በማለትም ቃል ገብቷል። ከዚህም በተጨማሪ "ሀሰተኛ መረጃዎችን ለመንዛት እንዲሁም ምርጫን ለመቀልበስ የሚሞክሩትን እንከላከላለን። "ብሏል። ከክሬምሊን የወጡ መረጃዎች ሩሲያ በአሜሪካ ምርጫ ጣልቃ ገብታለች የሚለውን ውንጀላ የካዱ ሲሆን፤ ዶናልድ ትራምፕ በበኩላቸውም ከሩሲያ ጋር አላስፈላጊ ግነኙነት ነበራቸው የሚለውንም አጣጥለዋል። ነገር ግን የአሜሪካ የደህንነት መረብ ካገኘው መረጃ ተነስተው እንዳጠቃለሉት ሩሲያ በምርጫው ትራምፕ እንዲያሸንፉ ሞክራለች። ይህ ጉዳይ መቋጫ ያላገኘ ሲሆን የኮንግረሱ ኮሚቴ እንዲሁም የኤፍቢአይ የምርመራ ክፍልም ጉዳዩን በጥልቅ እየመረመሩት ይገኛሉ።
تعرض موقع التواصل الاجتماعي فيسبوك لاتهامات بالانحياز لأحد المتنافسين في انتخابات الرئاسة الأمريكية أكثر من مرة وشدد زوكربرغ، أثناء حديثه في إطار أنشطة مؤتمر تيكونومي للتكنولوجيا في كاليفورنيا، على أنه لا ينبغي محاسبة فيسبوك على دقة الأخبار. وقال إن "من الجنون أن نعتقد أن أخبارا كاذبة نُشرت على فيسبوك كان لها أثر على الانتخابات". وأعرب عن اعتقاده بأن من تولدت لديهم هذه القناعة لم يفطنوا الرسالة التي كان أنصار ترامب يحاولون توصيلها أثناء الانتخابات. وأظهرت بيانات أن الموضوعات الإخبارية الكاذبة على موقع التواصل الاجتماعي كانت أكثر تداولا من الموضوعات الأخرى اللاحقة التي تكشف كذب الأولى. وأصبح فيسبوك مصدرا هاما للتغطيات الإخبارية بالنسبة لأعداد متزايدة من الناس في جميع أنحاء العالم، خاصة الأمريكيين. وصُمم قسم "أحدث الأخبار" (News Feed) في فيسبوك خصيصا بحيث يعرض على المستخدمين المحتوى الذي يعتقد أنه الأكثر أهمية بالنسبة لهم، وهو ما يؤدي إلى ما يصفه البعض بـ"فقاعة الترشيح" والتي تعزز آراء الشخص دون عرض وجهات نظر مغايرة. وفي وقت سابق من العام، واجهت شبكة التواصل الاجتماعي واسعة الانتشار اتهامات بأنها ضد ترامب عقب تردد مزاعم بأن مديري خدمة الأخبار يعطون أفضلية لأخبار اللبيراليين كي تظهر في قائمة الأخبار الأكثر تداولا على الموقع (Trending Box). اتهم أنصار ترامب فيسبوك بتبني موقف مضاد لمرشحهم الرئاسي ورغم نفي شركة فيسبوك لتلك المزاعم، فُصل طاقم الموظفين العاملين في خدمة الأخبار، وبدأت الشركة في الاعتماد على "لوغاريتم" طورته من أجل اختيار الأخبار الأكثر تداولا على الموقع. ونتيجة لذلك، ظهر عدد كبير من الأخبار التي ثبُت لاحقا أنها كاذبة على صفحات عدد كبير من المستخدمين. وحول إجراءات المتابعة وعناصر التوازن اللازمة لإبقاء فيسبوك على الحياد، قال زوكربرغ: "نستمع إلى ما يريده الناس". وأضاف أنه "على مستوى المبادئ الحاكمة للموقع، أعتقد أنه بتغير المعايير ورغبة الناس في الحصول على المزيد من الأخبار، أصبح من الضروري أن نطور تلك المبادئ لتعكس القيم التي يتبناها موقع التواصل الاجتماعي". واستعرض زوكربرغ بعض الرؤى المتفائلة لرئاسة دونالد ترامب للولايات المتحدة، مؤكدا أن أهدافه الخاصة بتنمية الرعاية الصحية والاتصال على مستوى العالم لا تحتاج بالضرورة تعاون من الإدارة الأمريكية.
https://www.bbc.com/amharic/news-43551837
https://www.bbc.com/arabic/science-and-tech-43428900
ኦሎርጌዛይዪ በ64 ኪሎሜትር ካሬ ላይ ያረፈው የቁፋሮ ቦታ ኦሎርጌዛይዪ በ64 ኪሎሜትር ካሬ ላይ ያረፈው የቁፋሮ ቦታ ይህ የተገለፀው ሳይንስ በተሰኘውመጽሔትና ድረ-ገጽ ላይ በታተሙ ተከታታይ ጥናቶች ነው። ውጤቶቹም የተገኙት በኬንያ ሪፍት ቫሊ ላይ ቅሪተ አካል ጥናት በሚደረግበት ስፍራ ሲሆን፣ ቦታውም 'አንድ ሚሊዮን ዓመታትን' እድሜ ያስቆጠረ ነው ይላሉ ከሰሚትሶኒያን ተቋም በጥናቱ ላይ የተሳተፉት ሪክ ፖትስ። የተለያዩ መሣሪያዎች መሠራታቸውን የሚጠቁሙ ምልክቶች አሉ። ኦሎርጌዛይዪ በተሰኘው የቁፋሮ ቦታ ላይ በጊዜው የነበሩት አካባቢያዊ ለውጦች ሆሞ ሳፕየንስ የተሰኘውን ጥንታዊ የሰው ልጅ እድገት አንዲያደርግ ግፊት ሳያደርጉ አይቀርም። ዓለም ስትገለበጥ የቀድሞ ሰዎች በአካባቢው የነበሩት ወደ 700ሺህ ዓመታት ቀደም ብለው ሲሆን በአካባቢው ከሚገኙ ድንጋዮች በእጅ የሚያዙ መጥረቢያዎችን ይሠሩ እንደነበር ዶ/ር ሪክ ያስረዳሉ። ''[ከቴክኖሎጂ አንፃር ሲታይ] ነገሮች በጣም ቀስ ብለው ነው የተለዋወጡት፤ እሱም ሺህ ዓመታትን ፈጅቷል'' ይላሉ። ከዚያም ቢያንስ ከ500 ሺህ ዓመታት በፊት ትልቅ ለውጥ መጣ። አካባቢውን በአንዴ አስደንጋጭ ቴክቶኒክ መነቃነቅና ያልተለመደ የከባቢ አየር መለዋወጥ አናወጠው። የመሬት መሸርሸር ደግሞ ወደ 180 ሺህ ዓመታት ገደማ የሚያህል የጂዎሎጂ ምልክቶችን አጥፍቷል። የተቀያየረው መልከአምድሩ ብቻ አልነበረም ። በአካባቢው የነበሩትን እፅዋትና እንስሳትንም ጭምር ቀይሯል። ይህም ደግሞ በዚያን ጊዜ ለነበሩት ሰዎች የነበሩትን ግብዓቶች ቀይሯል ማለት ነው። በቁፋሮው የተገኘው ግኝት የነበረውን የአየር መለዋወጥ አፈሩ ከደረቅ ወደ እርጥብ በመቀያየሩ እንደሆነ አሳይቷል ምልክቶቹ መልሰው መታየት ከሚጀምሩበት ጊዜ አንስቶ ደግሞ በጊዜው የነበሩት ሰዎች ሕይወት በጣም ተቀያይሮ ነበር። ''የነበረው የለውጥ ፍጥነቱ በጣም የሚደንቅ ነው'' የሚሉት ዶ/ር ሪክ ''በክፍተቱ ዘመን ቅጽበታዊና ፈጣን ዝግመተ ለውጦች ነበሩ'' ብለዋል። የባልጩት መንገድ በዚህ ዘመን አዳዲስ መሣሪያዎች ብቅ ብቅ ማለት ጀመሩ። ከባልጩት የተሠሩ ትንሽ፣ ስል ቢላና እንደ ጩቤ የሾሉ መሳሪያዎች መታየት ጀመሩ። ይህ የቴክኖሎጂ እድገት መዓከላዊ የድንጋይ ዘመን በመባል የሚታወቀው የዝግመተ ለውጥ ዘመን ነው በማለት ከኦክስፎርድ ዩኒቨርሲቲ ዶ/ር ኤሌኖር ሼሪ ያስረዳሉ። ከፍልጥ ድንጋይ የእጅ መፍለጫ ከመሥራት ይልቅ ትናንሽና ስል ወደሆኑ ቅርጾች ተዘዋወሩ። እነዚህንም በረዥም እንጨቶች ላይ በመስቀል እንደ አደን መሣሪያ ይጠቀሙባቸው ነበር። በኦሎርጌዛይዪ አካባቢ የነበሩት ሰዎች 98% ይጠቀሙባቸው የነበሩት ድንጋዮች ከአካባቢያቸው በ 5 ኪ.ሜ ዙሪያ ከሚያገኙት የባልጩት ድንጋዮች ነበር። ሰዎቹ እነዚህን ድንጋዮች የሚያገኙት ከ 25 ኪ.ሜ እስከ 95 ኪ.ሜ ገደማ በእግር እየተጓዙ ነበር። በተጨማሪም ዶ/ር ሪክ በጊዜው ከነበሩ ሌሎች ሰዎች ጋር ይገናኙ እንደነበር ያስረዳሉ። ይህንን ቦታ በታሪክ የረዥም ርቀት ጉዞና የንግድ ምልክት ምሥክር ያደርገዋል። (ከግራ ወደ ቀኝ) የእጅ መፍለጫ፣ ስል ባልጩት፣ በቁፋሮ የተገኙ የቀለም ምልክቶች ተጨማሪ ማስረጃዎች በወቅቱ የነበሩት ሰዎች ከ20 እስከ 25 ብዛት የነበራቸው እንደነበርና ቡናማ ቀለማት ይጠቀሙ እንደነበር ያሳያሉ። እነዚህ ለሥራ ብቻ የይሁን ወይንም ማህበራዊ ሚና ይኑራቸው አይኑራቸው አይታወቅም። ዶ/ር ማርታ ሚራዞን ላር ከካምብሪጅ ዩኒቨርሲቲ በአፍሪካ የተደረገውን የሰው ልጅ ዝግመተ ለውጥ ለመረዳት ኦሎርጌዛይዪ ጠቃሚ ቦታ ነው፤ ምክንያቱም የእሳተ ጎሞራን ቅሪት በማጥናት ''ትክክለኛ ቀናት''ን ለማግኘት ይረዳል። የሰው ልጅ አመጣጥ ዶ/ር ኤሌኖር በጥናቱ ላይ ያልተሳተፉ ሲሆን አጥብቀው '' መካከከላዊ የድንጋይ ዘመን ቴክኖሎጂ በምሥራቁም በምዕራቡም አፍሪካ እኩል ጊዜ ላይ'' እንደመጣ ይናገራሉ። የተፈጥሮዓዊ ሚዩዚየም የሆኑት ፕሮፌሰር ክሪስ ስትሪንገርም በዚህ ሃሳብ ይስማማሉ። ''ይህ መካከለኛው የድንጋይ ዘመን አንድ ቦታ ላይ ጀምሮ ወደ ሌላው ከመስፋፋት ይልቅ በተለያዩ የአፍሪካ ቦታዎች ላይ ከ315 000 ዓመታት ጀምሮ እኩል ጊዜ ላይ መጀመራቸውን እንዳስብ አድርጎኛል'' ብለዋል። በኬንያ የነበረው ቁፋሮ ላይ የተገኙት ምልክቶች ባህሪ የሆሞ ሳፕየንስ ቢሆንም ሃሳቡን የሚደግፍ ቅሪተ አካላት በጊዜውና በቦታው ላይ አልተገኘም። የዓለማችን የጥንቱ ሆሞ ሳፕየንስ የተገኘው በሞሮኮ ሲሆን የተገኙት ቅሪተ አካላት ከ350 000 ዓመታት በፊት የነበሩ ናቸው።
حوض أولوغيسيلي: تمتد منطقة الحفر إلى مساحة 65 كيلومترا مربعا أفادت بذلك سلسلة من الأبحاث نشرت في دورية ساينس العلمية. واستُخلصت تلك النتائج من موقع أثري، في منطقة الوادي المتصدع في كينيا. "أكثر من مليون عام" ممثلة في الموقع، وفقا لـ ريك بوتس من معهد سميثسونيان، الذي شارك في إعداد تلك الدراسات. وهناك أيضا مؤشرات على تطورات طرأت على تقنية صناعة الأدوات لدى الانسان القديم . وربما يكون التغير البيئي عامل تأثير قوي، في تطور الإنسان العاقل في منطقة أولوغيسيلي موقع الحفر في الوادي المتصدع. ويشرح الدكتور بوتس قائلا إن البشر الأوائل كانوا في تلك المنطقة، منذ نحو 700 ألف سنة، وصنعوا فؤوسا يدوية كبيرة من الحجارة المحيطة بهم. وقال بوتس: "الأشياء التقنية تغيرت بشكل بطيء، إذا كانت تغيرت بالأساس، عبر مئات الآلاف من السنين". ثم بعد نحو 500 ألف سنة تقريبا تغير شيئ ما. لقد اجتاحت المنطقة فترة من التقلبات في القشرة الأرضية، والظروف المناخية المتقطعة، وكان هناك نحو 180 ألف سنة من الانقطاع في السجل الجيولوجي بسبب التآكل. والسجل الجيولوجي هو ترتيب زمني، ينظم طبقات الصخور والأحداث الجيولوجية من الأقدم للأحدث. ولم تكن المناظر الطبيعية وحدها هي التي تغيرت، وإنما حياة النبات والحيوان في هذه المنطقة، ما أحدث تحولا في الموارد الطبيعية المتاحة لأسلافنا الأوائل. كشف موقع الحفر عن أدلة على تغير مناخي، ترواح بين الجفاف والرطوبة وحينما استؤنف السجل الجيولوجي، تغيرت طريقة حياة هؤلاء البشر الأوائل تماما. ويقول الدكتور بوتس : "سرعة التحول رائعة حقا، ففي وقت ما من هذه الفجوة كان هناك تحول، أو فترة تطور سريع للغاية". "سفر وتجارة" وظهرت أدوات جديدة خلال تلك الفترة، مثل الشفرات والنصال (أطراف الأسلحة) الصغيرة والحادة من حجر السبج، وهو زجاج بركاني داكن اللون. وعدت هذه التقنية علامة على التحول، نحو ما يعرف بالعصر الحجري الوسيط، حسبما تقول الدكتورة إليانور سكري من جامعة أوكسفورد. وبدلا من صناعة فأس يدوي من الصخور، أصبح البشر مهتمين بصناعة رقائق حادة، تم تركيبها على الرماح واستخدمت كأسلحة مقذوفة. وكان نحو 98 في المئة من الصخور، التي يستخدمها البشر في السابق في منطقة أولوغيسيلي، تأتي من مساحة نصف قطرها خمسة كيلومترات، ولم يكن هناك مصادر قريبة لحجر السبج "أوبسيديان". ولذلك اضطر البشر للسفر، لمسافة تتراوح بين 25 إلى 95 كيلومترا عبر التضاريس الوعرة، للحصول على حجر السبج، وكانوا "يتعاملون مع جماعات أخرى من البشر الأوائل عبر تلك الفترة"، وفقا للدكتور بوتس. ويجعل ذلك هذا الموقع أقدم مثال معروف، لمثل هذه المسافة الطويلة من السفر والتنقل، وربما التجارة. وعلى الرغم من أن السلوكيات، التي تركت آثارها في الموقع التاريخي في كيينا، تعد من خصائص الإنسان العاقل، لكن لا توجد حتى الآن حفريات مرتبطة بهذه الفترة الزمنية أو ذلك الموقع. واكتشفت أقدم حفريات معروفة للإنسان العاقل في المغرب، ويرجع تاريخها إلى ما قبل نحو 300 ألف إلى 350 ألف سنة.
https://www.bbc.com/amharic/48346453
https://www.bbc.com/arabic/world-45486435
አብርሃም ገብረሊባኖስ እና ሃብቶም ገብረሊባኖስ ብዙ ሰላም የማውረድ ጥረቶች ባልተሳኩባቸው ሁለት አስርት ዓመታት፤ የሁለቱን አገራት ሕዝቦችና ምሁራን አሰባስቦ በመንግሥታቱ ላይ ተጽእኖ በመፍጠር ሰላም ማውረድ ይቻላል ብለው ያመኑ ወንድማማቾች 'ሰለብሪቲ ኤቨንትስ' የተሰኘ ተቋም መሰረቱ። ወንድማማቾቹ አብርሃም ገብረሊባኖስ እና ሃብቶም ገብረሊባኖስ ላለፉት አራት ዓመታት የተለያዩ መድረኮች በማዘጋጀት እንቅስቃሴ ሲያደርጉ ቆይተዋል። አሁን ደግሞ ህወሀትንና ህግደፍን ለማስታረቅ እንቅስቃሴ መጀመራቸው ገልጸዋል። • "አሁን ያገኘነው ሰላም ከሰው ሳይሆን ከአምላክ ነው"- ዘማሪ ሳሙኤል ተስፋሚካኤል የመጀመሪያው እንቅስቃሴ ሙሉ በሙሉ መሳካቱ የሚናገረው አብርሃም ገብረሊባኖስ፤ ''ሕዝቦች በአንድነት ሆነው መንግሥታቱ ወደእርቅ የሚመጡበትን መንገድ ሊፈልጉና ጫና ሊያሳድሩ ይችላሉ'' ይላል። 'ሰለብሪቲ ኤቨንትስ' የተባለው ተቋማቸው በተለያዩ ጊዜያት 'መዝሙር' እና 'ሰላም' የተሰኙ የምክክር መድረኮች አዘጋጅቷል። ''እንቅስቃሴው ከተጀመረ በኋላ የኢትዮጵያና የኤርትራ ሕዝቦች በያሉበት ሆነው ተጽእኖ መፍጠር ጀመሩ'' የሚለው አብርሃም፤ 'ሰለብሪቲ ኤቨንትስ' በሁለቱ አገራት ዙርያ የመፍትሄ ሃሳብ ማቅረብ እየቻሉ መድረክ ላላገኙ ምሁራን መድረክ እንደፈጠ ያስረዳል። የኢትዮጵያና የኤርትራ የአገር ሽማግሌዎችና የሃይማኖት መሪዎች እንዲቀራረቡ እንዲሁም ተጽእኖ እንዲፈጥሩ መሠራቱንም ያክላል። ''የኢህአዴግ ጽህፈት ቤት እንዲወስን እኛና ሁለቱ ሕዝቦች ግፊት አድርገዋል። እንደ ፕሬዝደንት ግርማ ወልደጊዮርጊስ ያሉ ትልልቅ ሰዎች ተጽእኖ ማሳደራቸውም አይረሳም። ኤምባሲዎችም ግፊት ሲያደርጉ ነበር። መንግሥታቱም ይህን ያውቁት ነበር።'' • ኢትዮጵያና ኤርትራ የመጨረሻውን የሠላም ስምምነት ፈረሙ የሁለቱን አገራት ድንበር መከፈት ተከትሎ፤ 'ሰለብሪቲ ኤቨንትስ' በመቐለ ከተማ ያካሄደውና የሁለቱም አገራት አርቲስቶች የተሳተፉበት የሙዚቃ ዝግጅት፤ ጥልቅ የመነፋፈቅና የወንድማማችነት ስሜት የተንጸባረቀበት ነበር። ህወሀትንና ህግደፍን ማስታረቅ ለምን አስፈለገ? 'ሰለብሪቲ ኤቨንትስ' በምሁራን ታግዞ፣ በሁለቱም አገራት ጥናት እንዳካሄደ የሚገልጸው አብርሃም ገብረሊባኖስ፤ '' አሁን የተገኘው ሰላም ቀጣይና አስተማማኝ እንዲሆን ምን መሠራት አለበት? ብለን ጥናት ለማካሄድ ሞከርን፤ የሁለቱ ፓርቲዎች መኮራረፍ ረዥም ርቀት እንደማይወስደንና መታረቃቸው ለሰላሙ አስፈላጊ እንደሆነም ተረዳን'' ይላል። ተቋሙ ባካሄደው ጥናት፤ ህወሀትና ህግደፍ ማን ናቸው? የማያግባባቸው ነገር ምንድንነው? በመሀከላቸው የውጭ ጣልቃ ገብነት ነበረ? ሁለቱን ፓርቲዎች ለማስታረቅ የሚስችል ሁኔታ አለ? ግዜው ይፈቅዳል? ከሁለቱ ፓርቲዎች እርቅ የኤርትራ እና የትግራይ ሕዝቦች ምን ይጠቀማሉ? የሚሉና ሌሎችም ጉዳዮች በጥልቀት እንደተዳሰሱ አብርሃም ይገልጻል። • ኢትዮጵያና ኤርትራ፡ አዲስ ዓመትን በቡሬና በዛላምበሳ "ከጥናቱ ያገኘነው ሃሳብ የሁለቱ ድርጅቶች መቃቃር አሁንም ቢሆን በሕዝቦች ላይ ጫና እያሳደረ መሆኑን ነው። ተግባብተው መሥራት ባለመቻላቸው፤ ምስራቅ አፍሪካም መረጋጋት ኣልቻለም። ተቀናቃኝ እንጂ ለሰላምና ለልማት አብረው የሚሠሩ አይደሉም" ይላል አብርሃም። ጥናቱን ሲጨርሱ የሁለቱ አገራት ሰላም አስተማማኝ እንዲሆን ህወሀት እና ህግደፍ መታረቅ አለባቸው ወደሚል ድምዳሜ እንደደረሱ ይገልፃል። የአሁኑ የ 'ሰለብሪቲ ኤቨንትስ' ዓላማ ህወሀትና ሕዝባዊ ግንባር ችሮቻቸውን የሚፈቱበት መድረክ መፍጠር ነው። ይህን ማድረግ ከተቻለ ሰላሙ አስተማማኝ እንደሚሆን ያምናሉ። • ኤርትራ ላይ የተጣለው ማዕቀብ ተነሳ "ይህም የኤርትራና የትግራይ ሕዝቦች ያለሃሳብ እንዲያርሱ፣ እንዲሸምቱ፣ እንዲነግዱ፣ እንዲጋቡ ያደርጋል" የሚለው አብርሃም፤ አሁን ያለው ሁኔታ ግን ብዙ ስጋቶች ያዘለ እንደሆነ ይናገራል። ህወሀትና ሕዝባዊ ግንባር ሊታረቁ ይችላሉን? ከኢትዮጵያ የቀረበላቸውን የሰላም ጥሪ የተቀበሉት ፕሬዝደንት ኢሳይያስ አፈወርቂ፤ የጠቅላይ ሚንስትር ዓብይ አሕመድን ጥሪ መቀበላቸውን ባሳወቁበት ወቅት፤ የህወሀትን ስም አንስተው "ጌም ኦቨር" (ጨዋታው አከተመ እንደማለት) ሲሉ ተደምጠዋል። ወደኢትዮጵያ በመጡበት ወቅትም ቀድሞ ሲመላለሱበት የነበረውን የትግራይን ምድር አለመርገጣቸው፤ ብዙዎች "ሰውየው ገና እንደተቀየሙ ነው" እንዲሉ አስገድዷቸዋል። በአንፃሩ አቶ አባይ ፀሃዬን የመሰሉ ከፍተኛ የህወሀት ሰዎች "እኛ ቂሙን ትተነዋል፤ እሳቸውም [ፕሬዚደንት ኢሳይያስ] ቢተዉት ምናለ?" ብለው ተናግረው ነበር። "ዋናው ሕዝቡ እነዚህ ድርጅቶች እንዲታረቁ መፈለጉ ነው። መሪዎቹ ላይ ጫና በመፍጠር ወደውይይት እንዲመጡ ማድረግ ሁለተኛው ነው" የሚለው አብርሃም፤ ሕዝቡ ሁለቱ ድርጅቶች እንዲታረቁ እንደሚፈልገግ ባደረጉት ጥናት አንዳረጋገጡ ይናገራል። ወደሁለቱ መንግሥታት ደብዳቤ ልከው አወንታዊ ምላሽ እንዳገኙ ገልጾ፤ "እምቢ ያለን የለም፤ እስከአሁን እየተባበሩን ነው" በማለት ተስፋ እንዳለ ይገልጻል።
صديقتان من اثيوبيا واريتريا تلتقيان لأول مرة منذ 20 عاما وعانق مئات الأشخاص من البلدين بعضهم وقد انهمرت دموع البعض فيما قاد زعيما الدولتين الاحتفال. وهذه هي الخطوة الأخيرة في عملية التقارب بين العدوتين السابقتين. وكان رئيس الوزراء الإثيوبي آبي أحمد والرئيس الإريتري إسياس أفورقي قد وقعا اتفاق سلام في يوليو/تموز الماضي. وبمقتضى الاتفاق تم استئناف العلاقات الدبلوماسية والتجارية بين الطرفين. ما الذي تعينه زيارة الرئيس الإريتري التاريخية لإثيوبيا؟ هل ينهي الرئيس الإثيوبي الجديد أطول صراعات القرن الأفريقي؟ يذكر أن إعادة فتح المعبر الحدودي في بوري يمكن إثيوبيا الدولة المغلقة من الوصول للبحر كما أعيد فتح معبر حدودي آخر قرب مدينة زالامبيسا الإثيوبية. وتزامنت هذه الاحتفالات مع السنة الإثيوبية الجديدة مما أضاف المزيد من البهجة للأجواء العامة. وكانت الحرب الحدودية بين البلدين قد اندلعت في مايو/أيار عام 1998 وخلفت وراءها عشرات الآلاف من القتلى. وانتهت الحرب عام 2000 بتوقيع اتفاق الجزائر، ولكن لم يعد السلام تماما للمنطقة حيث رفضت إثيوبيا إنجاز حكم لجنة ترسيم الحدود التي انبثقت عن الاتفاقية. ما هي أهمية إعادة فتح المعابر الحدودية؟ ستتمكن الأسر التي مزقها النزاع من زيارة بعضها بعد أكثر من عقدين. يوناس فيسيها يعانق إحدى قريباته وكانت إريتريا قد حصلت على استقلالها عن إثيوبيا عام 1991، ولكن أعضاء بعض الأسر ظلوا يعيشون على جانبي الحدود حيث ظلت العلاقات طبيعية حتى عام 1998. ويقول يوناس فيسيها وهو من سكان زلامبيسا لبي بي سي التيغرينية إن والدته وشقيقه سيلتقيان لأول مرة منذ 20 عاما، لقد شعرت أمه أنها في حلم عندما عرفت بإعادة فتح المعابر، مشيرا إلى أن هناك مزاجا احتفاليا في المدينة. ويقع معبر زالامبيسا على طريق التجارة الرئيسي الذي يربط بين منطقة تيغراي الإثيوبية الشمالية والعاصمة الإريترية أسمرة. وكان إغلاق المعبر قد ألحق ضررا كبيرا بالتجارة في هذه لمنطقة. كما أن إعادة فتح الحدود في بوري سيسمح لإثيوبيا بالوصول لميناء عصب الإريتري الجنوبي. وما الذي تغير أيضا بين البلدين؟ هذه هي الخطوة الأخيرة في التغيرات السريعة في العلاقات بين البلدين التي تشهدا تحسنا. فقد وقع رئيس الوزراء الإثيوبي آبي أحمد والرئيس الإريتري إسياس أفورقي في يوليو/تموز الماضي إعلانا يقول بانتهاء حالة الحرب بين البلدين. أجواء احتفالية ومنذ ذلك الحين استؤنفت الاتصالات الهاتفية والرحلات الجوية بين البلدين وفي الأسبوع الماضي وصلت سفينة مسجلة في إثيوبيا إلى ميناء إريتري. كما أعاد البلدان فتح السفارات. ما الذي سيحدث في المعابر الحدودية الأخرى؟ حتى الآن تم إعادة فتح معبرين فقط هما زلامبيسا وبوري على طول الحدود الممتدة بين البلدين والبالغ طولها ألف كيلومتر. وكانت بلدة بادمي، سبب النزاع الذي استمر عامين، قد وقعت داخل الحدود الإريترية بمقتضى حكم لجنة ترسيم الحدود المنبثقة عن اتفاقية الجزائر للسلام. وكانت إثيوبيا حتى وقت قريب، والتي مازالت تدير بادمي، ترفض هذا الحكم ولكن الأمر تغير بعد التقاء زعيمي البلدين إلا أنه لم يتم تسليمها بعد لإريتريا. ماذا حدث لزلامبيسا خلال الحرب؟ كانت هذه المدينة إحدى مناطق النزاع الرئيسية خلال الحرب فقد احتلتها القوات الإريترية وتعرضت للتدمير، ولكن إريتريا لم تطالب بها أبدا فهي ليست محل نزاع. ما التغيرات الأخرى التي وقعت في المنطقة؟ أثر النزاع بين البلدين على مواقفهما من القضايا الإقليمية حيث دأبا على اتخاذ مواقف متعارضة. قوات إريترية تصل إلى زلامبيسا للاحتفال ففي الصومال وجهت اتهامات لإريتريا بدعم جماعات إسلامية بينما دعمت إثيوبيا، حليفة الولايات المتحدة، الحكومة المعترف بها دوليا. وقد تغير الوضع في الأسبوع الماضي حيث وقع الصومال وإثيوبيا وإريتريا اتفاق تعاون لاستعادة السلام والاستقرار في المنطقة. كما اتفقت إرتريا وجيبوتي أيضا على تطبيع العلاقات بينهما بعد أن كاد نزاع حدودي أن يؤدي إلى اندلاع حرب.
https://www.bbc.com/amharic/news-51627085
https://www.bbc.com/arabic/inthepress-51643486
ሆስኒ ሙባረክ ህይወታቸው ያላፈው ግብጽ ካይሮ በሚገኝ ሆስፒታል ውስጥ ህክምና እየተደረገላቸው ሳለ ነው። ሆስኒ ሙባረክ እ.አ.አ. 2011 ላይ በግብጽ የአረብ አብዮት ከተቀሰቀሰ በኋላ በአገሪቱ ጦር ከሰልጣናቸው እንዲነሱ ተደርገዋል። የቀድሞ ፕሬዝደንት ግብጽን ለሦስት አስርት ዓመታት መርተዋል። የአረብ አብዮት በተቀሰቀሰ ወቅት ለተቃውሞ በወጡ ሰልፈኞች ላይ በተወሰደው እርምጃ በተባባሪነት ተጠያቂ ተደርገው የጥፋተኝነት ውሳኔ ተላልፎባቸው ነበር። ይሁን እንጂ ከሦስት ዓመት በፊት የተመሰረቱባቸው ክሶች ውድቅ ተደርገው ነጻ ወጥተው ነበር። የቀድሞ ፕሬዝደንት ህልፈተ ህይወትን ይፋ ያደረገው የግብጽ ብሔራዊ የቴሌቪዥን ጣቢያ ነው። ሙባረክ ከአንድ ወር በፊት የቀዶ ህክምና ማድረጋቸውን እና በጽኑ ህሙማን ማቆያ ውስጥ መቆየታቸውን የቤተብ አባሎቻቸው ለግብጽ መገናኛ ብዙሃን ተናግረዋል። ሙባረክ ከልጅ ልጃቸው ጋር በሆስፒታል ሳሉ የተነሱት ፎቶግራፍ በርካቶች ተጋርተውት ነበር። ባሳለፍነው ቅዳሜ የሙባረክ የልጅ ልጅ የሆነው አላ፤ አያቱ በጽኑ ሕሙማን ማቆያ ውስጥ እንደሚገኙ አረጋግጦ ነበር። እአአ 1928 የተወለዱት ሙባረክ፤ በወጣትነት እድሜያቸው የግብጽ አየር ኃይልን የተቀላቀሉ ሲሆን፤ የአረብ-አስራኤል ጦርነት ወቅት ጉልህ ሚና ተጫውተዋል። ፕሬዝደንት አንዋር ሳዳት መገደላቸውን ተከትሎ ሙባረክ የግብጽ ፕሬዝደንት በመሆን መንበረ ስልጣኑን ይዘዋል።
وناقشت الصحف إرث الرئيس الراحل وإرث النظام الذي استمر طيلة ثلاثين عاماً، حكم خلالها مصر إلى أن أطاحت به ثورة شعبية عام 2011. "سيحكم التاريخ بما لي وما عليّ" تصدّر نبأ رحيل مبارك عناوين الصحف الصادرة اليوم الأربعاء. ويقول موقع فلسطين اليوم: "تنكيس الأعلام والحداد .. مبارك يُشيّع إلى مثواه الأخير اليوم بجنازة عسكرية". وتقول صحيفة الجزيرة السعودية: "القيادة تعزي السيسي في وفاة حسني مبارك". وأفردت صحيفة "اليوم السابع" المصرية صفحتها الأولى بالكامل للنبأ مع صورة لمبارك وعنوان "مبارك في ذمة الله. آخر كلماته: وسيحكم التاريخ بما لي وما علي". مواضيع قد تهمك نهاية وتقول "العرب" اللندنية: "رحل حسني مبارك تاركا الحكم على مسيرته للتاريخ. حنين شعبي بعد سنوات متقلبة إلى عهد رئيس حكم مصر ثلاثة عقود من الزمن". وأبرزت صحيفة الأهرام المصرية الخبر على صفحتها الأولى مع وضع شريط أسود علامة على الحداد قائلة: "مبارك في ذمة الله. رئاسة الجمهورية تعلن الحداد ثلاثة أيام والقوات المسلحة: أحد قادة أكتوبر". وأشارت الأهرام إلى إشادة كل من الإمام الأكبر شيخ الأزهر أحمد الطيب وبطريرك الكنيسة القبطية الأرثوذكسية البابا تواضروس الثاني بالرئيس الراحل. وفي الصحيفة نفسها، يقول بيشوي رمزي: "في وداع مبارك الدولة المصرية تواصل نهجها الراقي". ويضيف رمزي: "مبارك، وإن اختلفنا معه سياسيا، يبقى ثوبه العسكرى ناصع البياض، فهو بطل من أبطال حرب أكتوبر المجيدة، وشارك في العديد من الحروب التي خاضتها مصر، بل إن دوره في حماية التراب الوطنى امتد من ميادين القتال إلى الدبلوماسية، عندما نجح في استعادة طابا، لتعود سيناء كلها إلى السيادة المصرية، ليستعيد بعد ذلك زمام القيادة في المنطقة العربية، بعد سنوات المقاطعة التي تلت التوقيع على معاهدة السلام، بعدما أدرك الجميع أنها جاءت من منطلق القوة، وليس من منطلق الضعف". ويصف مشاري الذايدي مبارك في موقع "إرم نيوز" الإماراتي بأنه "شيخ السياسة المصرية"، "المقاتل المصري الطيار؛ أحد أبطال حرب أكتوبر المصرية العظمى". ويقول: "حسني مبارك ليس فقط من رموز النصر المصري العسكري الكبير في 1973، كما يراد حصره في هذه الصور من بعض بيانات النعي. لا؛ هو، إلى ذلك، زعيم من أهم زعماء العرب في أخريات القرن العشرين؛ قائد سياسي «عقلاني» في زمن عزّت فيه العقلانية لدى أغلب قادة العرب، وهو رجل صلب الإرادة، صادق الوطنية". "تجريف الحياة السياسية" يقول عماد الدين حسين في صحيفة الشروق المصرية: "الرجل حكم مصر ثلاثين عاماً، لم تكن كلها خراباً، والمؤكد كان بها إنجازات كثيرة فى الاقتصاد والمدن الجديدة، والمجتمع وحتى فى الرياضة. والإيجابية الأكبر فى حياته هى دوره كقائد للقوات الجوية فى حرب أكتوبر. وأختلف مع أى شخص يقوم بتخوينه". ويضيف: "لكن ظنى الشخصى أن السلبيات فاقت الإيجابيات، وتقديرى أن تجريف الحياة السياسية ومحاصرة القوى والأحزاب السياسية المدنية فى مقارها كان الخطأ الأكبر". ويرى عبد الرحمن شلقم في صحيفة الشرق الأوسط اللندنية: "جاء مبارك للرئاسة وعلاقات مصر مع أغلب الدول العربية مقطوعة، ومقرّ الجامعة العربية خارج القاهرة، ومسيرة السلام مع إسرائيل لم تكتمل بعد، وقضية طابا أمام محكمة العدل الدولية، وأحوال مصر الاقتصادية غير مستقرة، بالإضافة إلى التحديات الأمنية الداخلية. تساءل كثير من السياسيين المصريين والأجانب عن مدى قدرة الرئيس مبارك على قيادة مصر بقدرات السادات المخضرم الداهية الكبير نفسها، لكنَّه أثبت مقدرة كبيرة في القيادة". وفي الجريدة نفسها، يقول عبد الرحمن الراشد: "مبارك... سنة شوّهت سنوات". ويضيف الراشد: "الكثير سيُكتب عن الرئيس الراحل حسني مبارك، لكن القليل سينصفه. فالناس لا تتذكر من رئاسته، ربما، إلا أيامه الأخيرة، الثورة، الشارع، المحاكمة، وراء القضبان، المستشفى، البيجاما. برهة من الزمن شوهت تاريخا من ثلاثة عقود حقق فيها أكثر ممن سبقه". "دولة مبارك حاضرة ومستمرة" تحت عنوان "مصر السيسي: هذا ما بناه مبارك قبل الرحيل"، تقول صحيفة الأخبار اللبنانية: "دولة مبارك حاضرة ومستمرة، لكن بوجوه أخرى، وبصيغة أكثر تطوّرا في القمع والعنف والسجون... وحرق مستقبل ملايين الشباب". أما شادي لويس، فيقول في صحيفة المدن اللبنانية إن مبارك "أفسد حيوات أجيال كاملة"، مضيفاً: "فهم مبارك، بغريزة البيروقراطي الصغير والديكتاتور الكبير، جوهر السلطوية. أن يرسخ صورته كضد للزمن، لا كنقيض لحركته". وتقول صحيفة رأي اليوم اللندنية في افتتاحيتها: "أنصار حكم الرئيس مبارك الذين ظهروا على السطح بقوة في الفترة الأخيرة يتباهون أمام خصومهم بأنّه حقق الاستقرار والأمن، وأعاد العلاقات مع جميع الدول العربية التي انقطعت بعد اتفاقات كامب ديفيد، ولكن ما قيمة هذا الاستقرار إذا جاء بالقبضة الحديدية وغياب الإصلاحات الديمقراطيّة ورفع سقف الحريات، والتوزيع العادل للثّروة، وتعزيز القضاء المستقل والعدالة الاجتماعية واجتثاث الفساد من جذوره؟"
https://www.bbc.com/amharic/news-49386101
https://www.bbc.com/arabic/world-49325073
"መሬት ውስጥ አንድ ፍንዳታ ተፈጥሮ ሁሉንም ነገር ድምጥማጡ ቢጠፋ እንዴት ጥሩ ነበር" በምስራቃዊዋ እንግሊዝ የሚኖረው የ29 አመቱ ቶማስ መሬትን የማፈንዳቱ ጉዳይ እንዲያው በሃሳብ ደረጃ የሚመላለስ ቢሆንም፤ በአንድ ጉዳይ ግን እርግጠኛ ነው፤ የሰው ልጅ ዘሩን ሊተካ አይገባም የሚል ፅኑ አቋም አለው። ይህም ሁኔታ የሰው ልጅ ዝርያ እንዲያከትም ያደርገዋል ይላል። •ባሕር ላይ ያለምግብና መጠጥ 11 ቀናት ያሳለፈው ኢትዮጵያዊ ይህ ዝም ብሎ ሀሳብ ሳይሆን ፀረ-መውለድ (አንታይ ናታሊዝም) የተሰኘ ፍልስፍና ነው። ፅንሰ ሃሳቡ በጥንታዊዋ ግሪክም የነበረ ቢሆንም አሁን በማህበራዊ ሚዲያ ዘመን የበለጠ ታዋቂነትን አትርፏል። በፌስቡክም ሆነ በሬዲት ከፍተኛ ቁጥር ያላቸው የፀረ-መውለድ ቡድን ያሉ ሲሆን አንዳንዶቹም በሺዎች የሚቆጠሩ አባላት አሏቸው። ሬዲት በተሰኘው ድረገፅ 'አር/አንታይናታሊዝም' የተሰኘ ቡድን ሰላሳ አምስት ሺ አባላት ያሉት ሲሆን በፌስቡክ ከሚገኙት አንዱ የሆነው 'ጀስት ዋን' ከስድስት ሺ በላይ አባላት አሉት። •"ወሎዬው" መንዙማ በአለማችን ውስጥ በተለያዩ ሃገራት ተሰባጥረው የሚገኙት እነዚህ ቡድን የሰው ልጅ ማክተም አለበት ለሚለውም እምነታቸው የተለያየ ምክንያትን ይሰጣሉ። ከነዚህም መካከል በዘር የሚተላለፍ ችግሮች፣ ህፃናት የዚህን አለም ገፈት ቀማሽ እንዳይሆኑ ለመከላከል፣ ህፃናት ለመወለድ ፈቃዳቸው ሊጠየቅ ይገባል የሚል ፅንሰ ሃሳብና አለም ላይ የህዝብ ቁጥር መጨመርና የከባቢ ደህንነት መውለድን ለመቃወም የሚያነሱዋቸው ምክንያቶች ናቸው። ምክያቶቻቸው ቢለያይም የሰው ልጅ መዋለድንም በመቃወም ተባብረው ቆመዋል። ምንም እንኳን ይህን ያህል ተሰሚ ቡድኖች ባይሆኑም መሬትና ሃገር ላይ ባላቸው እሳቤ ተፅእኖ መፍጠር እየቻሉ ነው። •“ከተማ አስተዳደሩ የወሲብ ንግድን በህግ ወንጀል የማድረግ ስልጣን የለውም” የህግ ባለሙያ ከዚህ ቡድን ጋር ባይያያዝም የሱሴክሱ የንጉሳዊ ቤተሰብ አባልና ባለቤታቸው ከከባቢ ደህንነት ጋር በተያያዘ የሚወልዷቸው ልጆች ከሁለት እንደማይበልጡ አሳውቀዋል። ፍልስፍናዊ ወጎች ቶማስ ያምንበት የነበረውን ጉዳይ "ፀረ-መውለድ' የሚል የፍልስፍና አካል መሆኑን ያወቀው ከጥቂት አመታት በፊት በዩ ቲዩብ በተሰጠ አስተያየት ምክንያት ነው። ከሰማበት እለት ጀምሮ ግን የፀረ ውልጃ ፌስቡክ ቀንደኛ ተሳታፊ ሆኗል። ምሁራዊ አስተያቶችን እንዲቃርም እንዲሁም ሃሳቦቹንም እንዲፈትሽ እድል ሰጥቶታል። "የህይወትን እውነተኛ እክሎች ላይ ነው እያወራን ያለነው፤ ይህ አስደናቂ ነገር ነው" የሚለው ቶማስ አክሎም "የሰው ልጅ ጠፋ እንበል፤ ተመልሶ ቢመጣስ? ችግሩ አልተቀረፈም ማለት ነው" ይላል። "በርካታ ውይይቶች አሉ፣ አንዳንዶቹ ልብ ይነካሉ" በማለት ይናገራል። የፀረ መውለድ ፍልስፍናው በፅንሰ ሃሳብ ላይ የተመሰረተ ብቻ አይደለም። የሰው ልጅ ህይወት ትርጉም አልባ ነው የሚለውን እምነቱንም በተግባር ለመለወጥ ዜጎችን የማምከን ተግባር እንዲከናወን የብሪቴይን የጤና ማዕከልን (ኤን ኤች ኤስ) አናግሮ ነበር። ምንም እንኳን ሃሳቡ ተቀባይነት ባያገኝም ምንም እንኳን ህይወት ትርጉም የለውም በማለት ማህበረሰቡ የሚቀበላቸውን ሞራላዊ፣ እምነታዊ፣ ባህላዊና ሌሎች እሴቶችን ባይቀበሉም ኃይልን ወይም አመፅን በመጠቀም የሰውን ልጅ እናጥፋ አይሉም። ስለ ሰው ልጅ ዘር መጥፋት የሚያወሩትም እንዲያው ለውይይት ነው። በየትኛውም ድረገፅ ላይ ሰለ መግደልም ሆነ ማስፈራራትም አይፈፅሙም። የቶማስ አለምን የማፈንዳት ፅንሰ ሃሳብ እሱ እንደሚያስበው አንድ ቀይ ቁልፍ ነገር ቢገኝና ያንን ተጭኖ የሰውን ልጅ ድምጥማጡ ቢጠፋ የሚል ነው። ይህ እሳቤ ከራሳቸው ፅንሰ ሃሳብ ጋር የሚቃረን ነው፤ ህፃናት ለመወለድ ፍቃድ ሊሰጡ ይገባል እንደሚሉት የሚሞትም ሰው ፍቃዱ ሊጠየቅ ይገባል የሚል ነው። በቴክሳስ ሳን አንቶኒዮ የሚኖረው ከርክ በአራት አመቱ እናቱን ለምን እንደወለደች ሲጠይቃት ምርጫ እንደሆነ በነገረችው ሰአት ግራ ያጋባው ጉዳይ እንዴት የሰው ልጅ በምርጫው ልጆች እንዲሰቃዩ ወደዚህ አለም ያመጧቸዋል የሚል ነው። የሰው ልጅ ምርጫው ተጠይቆ ወደዚህ አለም እስካልመጣ ድረስ መውለድን የሚቃወም ሲሆን እሱ ምርጫ ቢሰጠው እንደማይወለድ ይናገራል። ነገር ግን አለም እንደነሱ በጨለምተኞች የተሞላች ብቻ ሳትሆን አለም እንድትጠፋ በማይፈልጉና በኑሯቸውም ደስተኞች የሆኑ ብዙዎች ናቸው። ከፍልስፍናውና ከሞራል ውይይቶች በተጨማሪ ወላጆችን በማዋረድና ልጆችን በመሳደብም ይተቻሉ። "ያረገዘች ሴት ሳይ መጀመሪያ የሚሰማኝ ነገር መቀፈፍ ነው" በሚል አንድ አባል በማህበራዊ ሚዲያ ላይ አስተያየት ከሰጡት አንዱ ነው። ይህ ማለት ግን ሁሉም ልጆች ይጠላሉ ማለት እንዳልሆነ ቢቢሲ ያናገራቸው የፀረ መውለድ ፍልስፍና ተከታዮች ተናግረዋል። ከዚህም በተጨማሪ በተጨማሪ በተለይ በጦርነት ቀጠና ያሉና ድሃ ቤተሰቦች በጭራሽ መውለድ የለባቸውም ብለው ሽንጣቸውን የሚከራከሩ ሲሆን ይህም የተመረጠ ዝርያን ያበረታታሉ የሚል ትችት እንዲቀርብባቸው ምክንያት ሆኗል።
"ألن يكون من الأفضل القيام بإحداث ثقب في جانب الكرة الأرضية لينتهي كل شيء" تساؤل يطرحه توماس، 29 عاماً، والذي يعيش في شرق إنجلترا. وعلى الرغم من أن فكرة تفجير العالم هي مجرد نوع من التجربة الذهنية لديه، إلا أنه متأكد من شيء واحد، وهو أنه لا ينبغي على البشر إنجاب الأطفال، وينبغي على جنسنا البشري أن ينقرض تدريجياً. يندرج هذا الفهم ضمن فلسفة تسمى "مناهضة الإنجاب". ورغم أن الفكرة تعود إلى اليونانيين القدماء، إلا أنها حصلت مؤخراً على دعم كبير في وسائل التواصل الاجتماعي. وعلى موقعي التواصل الاجتماعي "رديت"و "فيسبوك، ثمة العشرات من المجموعات المناهضة للإنجاب يضم بعضها آلاف الأعضاء. وفي موقع "رديت" تضم مجموعة " r/antinatalism" ما يقرب من 35 ألف عضو، في الوقت الذي تضم مجموعة " just one" وهي واحدة من أصل عشرات المجموعات على فيسبوك، أكثر من ستة آلاف من المناهضين للإنجاب. وينتشر هؤلاء حول العالم، ولديهم أسباب متنوعة يبررون فيها معتقداتهم، من بينها مخاوف تتعلق بوراثة الجينات، أو عدم الرغبة في أن يعاني الأطفال، فضلا عن القلق بشأن الكثافة السكانية والبيئة. بيد أن هؤلاء متحدون في رغبتهم لوقف تناسل البشر. وعلى الرغم من أنهم حركة هامشية، إلا أن بعض أفكارهم، لاسيما تلك المتعلقة بوضع الأرض، أخذت تدخل في مجرى المناقشات العامة السائدة. وعلى الرغم من أن دوق ساسكس الأمير هاري وزوجته ميغان ماركل ليسا من مناهضّي الإنجاب، إلا أنهما يخططان لإنجاب طفلين كحد أقصى بسبب المخاوف البيئية. رضية المتوكل اليمنية "الشجاعة" التي لا تملك الجرأة على إنجاب طفل ماذا فعل هذا الكندي لكي يساهم بالحفاظ على البئية؟ دردشة فلسفية لم يكن توماس قد سمع بمناهضة الإنجاب قبل قراءته لتعليق كتبه أحد مستخدمي يوتيوب في سلسلة تعليقات كتبها على الموقع قبل بضع سنوات، استخدم فيه المصطلح لوصف وجهة نظره. ومنذ ذلك الحين، أصبح عضواً نشطاً في مجموعة "مناهضة الإنجاب" على فيسبوك، التي توفر له تحفيزا فكريا ومكاناً لاختبار مهاراته في النقاش. ويقول: "أعتقد أنه شيء رائع، أن تناقش مشاكل الحياة الحقيقية، ولديك فكرة، دعنا نقول أن البشر ينقرضون فعلا. ولكن ماذا لو تطور البشر مرة أخرى؟ إذاً لم تُحل المشكلة فعليا"، مضيفا "هناك الكثير من النقاش ، وبعضه يصبح حساساً للغاية". لكن شغف توماس بمناهضة الإنجاب ليس نظرياً فحسب، بل يعتقد أن الحياة البشرية كلها بلا هدف. وقد حاول أن يخضع لعملية تجعله عقيما، إلا أنه فشل في ذلك، لأن الأطباء في هيئة الصحة الوطنية البريطانية يرفضون إجراء مثل هذه العملية إذا ما اعتقدوا أنها ليست الخيار الأفضل لمصلحة المريض. اللاعنف والقبول وعلى الرغم من بعض الخطاب العدمي لدى الجماعات المناهضة للإنجاب، ليس هناك ما يدل على أنهم يشكلون تهديدا عنيفا. وعندما يتحدثون عن الانقراض، غالباً ما يكون الأمر وكأنه تمرين على النقاش. ولا يهدد أي عضو في مجموعاتهم على الإنترنت بالقتل أو العنف. وإن فكرة توماس الخاصة بإحداث ثقب في طرف من الأرض، هي تخيله لزر أحمر كبير يمكن أن ينهي حياة الإنسان، ويقول إنه "سيضغطه على عجل". إنها في الواقع، فكرة خلافية للغاية، لأن المبدأ الأساسي للمناهضين للإنجاب هو القبول. وهي ببساطة، أن فكرة خلق الحياة أو تدميرها تتطلب موافقة الشخص الذي سيولد أو يموت. ويقول كيرك، الذي يعيش في سان أنطونيو بولاية تكساس، إنه يتذكر محادثة مع والدته عندما كان عمره أربع سنوات فقط. أخبرته وقتها أن إنجاب الأطفال هو خيار. ويضيف: "هذا ليس له أي معنى بالنسبة لي، أن تنجب طوعا شخصاً لا يحتاج أو لا يريد قبل تشكل تصوره عن ذلك العالم، الذي سيعاني ويموت فيه". ويقول كيرك إنه أصبح معادٍ للإنجاب حتى في ذلك السن المبكر. إنه يعارض إنشاء حياة بشرية لأنه "لم يُسأل أي منا صراحة عما إذا كنا يريد أن يكون هنا". ويضيف "إذا وافق كل شخص على خوض لعبة الحياة، فإنني شخصياً ليس لدي أي أعتراض، إن الأمر يتعلق بوجود القبول أو عدمه". ويعمل المفهوم أيضا في الاتجاه المعاكس. فالمشكلة في هذا الزر الأحمر الذي يمحي الإنسانية هي أن الكثير من الناس يستمتعون بالحياة، وليس كل شخص يمكن أن يوافق على إنهاء كل شيء بهذه الطريقة. وبدلاً من ذلك، يريد كيرك ومعظم مناهضي الإنجاب أن يتطوع الناس للتوقف عن الإنجاب. قضايا الصحة العقلية ثمة موضوع آخر متميز شائع في المجموعات المناهضة للإنجاب، إذ غالباً ما يتشاركون في عرض تجارب عن صحتهم العقلية في مواقع التواصل الاجتماعي، ويدينون أحياناً من يعانون من مشاكل الصحة العقلية وينجبون أطفالا. وتضمن أحد المنشورات صورة منشور كتبه مستخدم آخر، ونصه: "لدي اضطراب الشخصية الحدي، فضلا عن قلق ثنائي القطب (نوبات من الاكتئاب أو الابتهاج غير الطبيعيين) وقلق عام". وأضاف شخص مناهض للّإنجاب تعليقه الخاص على صفحته: "هذا الفرد لديه طفلان. أشعر بالضيق من أجل الأطفال". وفي مجموعة أخرى، كان ثمة تعليق بدا فيه أن شخصا ما كان يفكر بوضوح في الانتحار. "لقد أصبت بانفصام الشخصية والاكتئاب"، ويشرح توماس: "الاكتئاب يسري في عائلتي أيضاً، أعتقد لو كان لدي أطفال، فمن المحتمل أن يشعروا بالاكتئاب أيضاً ولن يحبوا حياتهم". ويضيف "يبدأ الناس في وصمنا بأننا مجانين نفسيين". والحقيقة، كما يقول ،هي أكثر تعقيداً. إنقاذ الأرض؟ إن ما يغذي الحجج المناهضة للإنجاب في السنوات الأخيرة هو التركيز المطرد على قضايا البيئة والآثار المدمرة المحتملة للتغير المناخي. وتكشف النظرة الفاحصة للمنشورات المجموعات المناهضة للإنجاب على وسائل التواصل الاجتماعي، أن ثمة تداخلًا واضحاً وكبيراً بين أفكارهم وأفكار الناشطين في مجال البيئة. وتقول نانسي، وهي معلمة يوغا من الفلبين ونباتية ومتحمسة لحقوق الحيوانات وتتجنب استخدام البلاستيك في حياتها: "أشعر أنها أنانية أن تنجب أطفالاً في هذا الوقت" وتضيف "الحقيقة هي أن الأطفال الذين يولدون في العالم يخلقون مزيداً من الدمار في البيئة". واشترك أعضاء مجموعة على موقع فيسبوك تطلق على نفسها اسم "مناهضون للإنجاب غاضبون جداً " في نشر عريضة يأملون في إرسالها إلى الأمم المتحدة، عنوانها "الزيادة السكانية جذر الكارثة المناخية ـ أوقفوا الإنجاب في جميع أنحاء العالم الآن". ووقع على العريضة حتى الآن 27 ألف شخص. ولا تعد فكرة الامتناع عن إنجاب الأطفال من أجل البيئة فكرة جديدة. ففي المملكة المتحدة اقترحت جمعية خيرية تسمى "القضايا السكانية" هذا على مدى سنوات، على الرغم من أنها ليست مناهضة للإنجاب، بل تدعو في الواقع، إلى استدامة الجنس البشري بدلاً من انقراضه. ويقول روبن ماينارد، مدير المجموعة: "هدفنا تحقيق الانسجام بين الجنس البشري والكوكب الذي نعد محظوظين للعيش فيه". ويضيف: "إذا كان لدينا عدد أقل من الأطفال في جميع أنحاء العالم وعائلات أصغر، يمكننا تحقيق استدامة سكانية أكبر بكثير". ولكن هل سيؤدي تزايد عدد السكان بالضرورة إلى كارثة بيئية؟ تقول مراسلة بي بي سي لشؤون السكان في العالم، ستيفاني هَغارتي، من الصعب قول ذلك لأنه من الصعب التنبؤ بالمستقبل. وتضيف: "فبسبب التنمية الاقتصادية وانخفاض معدلات الخصوبة، سيصل عدد سكان العالم إلى 11 مليار نسمة خلال 80 عاماً. هل الكوكب قادر على استيعاب ذلك أم لا، لا ندري". وتضيف "ثمة العديد من العوامل التي ستتغير على مدار العقد المقبل والقرن المقبل و لا يمكننا التنبؤ بها الآن". هل ما زلت تعتقد أن لنا 12 سنة لإنقاذ كوكبنا؟ الفترة الحقيقية لا تتجاوز 18 شهرا مغامرون خاطروا بحياتهم لكشف أسرار التغير المناخي إهانات ونقد ومن بين المناقشات الفلسفية والأخلاقية الكثيفة التي تدور حول الجماعات المناهضة للإنجاب، ثمة اتجاه يجري تحتها أكثر ظلاماً وأقل تنورا. إذ يعمد البعض إلى إهانة الآباء بشكل روتيني، ويطلق عليهم تسمية "مربي القطعان" كما تُوجه الإهانات الأخرى إلى الأطفال. وكتب أحدهم منشوراً مرفقاً بصورة "عندما أرى امرأة حامل، فإن الاشمئزاز هو شعوري الأول" وعلق مستخدم آخر على الصورة : "أكره رؤية بطن المرأة الحامل". لكن هذا لا يعني أن جميع مناهضي الإنجاب يكرهون الأطفال، وفقًا لأولئك الذين تحدثوا إلى بي بي سي. هل تساهم وجبتك المفضلة في الاحتباس الحراري؟ تقول نانسي: "أود أن أقول إنني شخصياً أحب الأطفال، ولأنني أحبهم، فأنا لا أريدهم أن يعانوا". وتضيف: "ربما يعطيني ولادتهم في هذه الحياة بعض السعادة ولكن التهديد المحتمل كبير جداً، ولست متأكدة من أنه يستحق ذلك". لكن هذا ليس هو الانتقاد الوحيد. ففي بعض المجموعات المناهضة للإنجاب، يلمح المستخدمون إلى فكرة أنه لا ينبغي أن يولد الأطفال في مناطق الحرب، وإذا كانت هناك احتمالات كبيرة لحدوث إعاقة، أو حتى للآباء ذوي الدخل المنخفض. وفي بعض الأحيان يبدو الخطاب مثل خطاب التربية الانتقائية، أو علم تحسين النسل. وكان لدى مناهضي الإنجاب الذين تحدثنا إليهم مشاعر مختلطة حول تلك الأفكار. "ما هي دوافعهم وراء إنجاب طفل؟" يقول توماس عندما سئل عما إذا كان يشعر بالقلق إزاء الأطفال الذين يولدون في المناطق التي مزقتها الحرب. "في مثل هذا البلد هناك أمل أقل في أن تتغير الأمور". لكن توماس يبدو متساهلا بشأن الأطفال الذين يولدون في أسر منخفضة الدخل، بقوله "صحيح أنني ضد إنجاب الأطفال، لكنني أعتقد أنك يمكن أن تكون سعيداً في منطقة منخفضة الدخل". وتقول نانسي معارضة علم تحسين النسل إن "مناهضتي للإنجاب تنطبق على الجميع، لماذا نختار بعض المجموعات وهم في ظروف غير مواتية؟" لذا هل هناك فلسفة عامة للحياة لدى المناهضين للإنجاب؟ يقول كيرك: "قم بأفضل ما عندك، وكن رؤوفا، ولا تتناسل".
https://www.bbc.com/amharic/news-54681088
https://www.bbc.com/arabic/world-54675591
ኢማኔኤል ማክሮን እና ታይፕ ኤርዶጋን ኤርዶጋን የፈረንሳዩን ፕሬዝደንት የአዕምሮ ጤና ምርመራ ያስፈልጋቸዋል ያሉት ፕሬዝደንት ማክሮን ጽንፈኛ እስላማዊነትን ለመዋጋት ቃል መግባታቸውን ተከትሎ ነው። ፈረንሳያዊው መምህር አወዛጋቢውን የነብዩ መሐመድን የካርቱን ምስሎች ክፍል ውስጥ ማሳየቱን ተከትሎ አንገቱ ተቀልቶ መገደሉን ተከትሎ ፕሬዝደንት ማክሮን በጉዳዩ ላይ ጠንከር ያለ አቋም እየንጸባረቁ ይገኛሉ። የፈረንሳይ መንግሥት የአንድን ማህበረሰብ ወይም እምነት ተከታዮችን ስሜት ለመጠበቅ ሲባል የሰዎች የመናገር መብት ሊገደብ አይደባም የሚል ጠንካራ አቋም ይዟል። ፈረንሳይ የሰዎች የመናገር መብትን መገደብ የፈረንሳይን አንድነት ጥያቄ ውስጥ ይጥላል የሚል አቋም አላት። ማክሮን ይህን የፈረንሳይ እሴትን ለመጠበቅ ዘመቻ ላይ ናቸው። የቱርኩ ፕሬዝደንት በዚህ ላይ አስተያየታቸውን ሲሰጡ፤ “ማክሮን የሚባለው ግለሰብ ከእስልምና እና ሙስሊም ጋር ያለው ችግር ምንድነው?” ሲሉ ጠይቀዋል። “ማክሮን የአዕምሮ ጤና ሕክምና ያስፈልገዋል” ሲሉም ጨምረዋል። የቱርኩ ፕሬዝደንት ይህን ማለታቸውን ተከትሎ በቱርክ የፈረንሳይ አምባሳደር ለምክክር ወደ ፓሪስ መጠራታቸውን ኤኤፍፒ የዜና ወኪል አንድ የፈረንሳይ ከፍተኛ ባለስልጣንን ዋቢ አድርጎ ዘግቧል። አምባሰደሩ ከማክሮን ጋር ተገናኝተው ይነጋገራሉ ተብሏል። እኚህ የፈረንሳይ ከፍተኛ ባለስልጣን “የፕሬዝደንት ኤርዶጋን አስተያየት ተቀባይነት የለውም” ስለማለታቸው ኤኤፍፒ ጨምሮ ዘግቧል። ይህ የኤርዶጋን አስተያየት በፈረንሳይ እና ቱርክ መካከል ያሉ ልዩነቶች እየሰፉ ስለመምጣታቸው አንዱ ማሳያ ነው ተብሏል። ሁለቱም የሰሜን አትላንቲክ የጦር ቃልኪዳን ድርጅት (ኔቶ) አባል አገራት ይሁኑ እንጂ የማይሰማሙባቸው ጉዳዮች በርካታ ናቸው። በሊቢያ እና ሶሪያ የእርስ በእርስ ጦርነት ውስጥ ሁለቱ አገራት በተቃራኒ ጎራ ተሰልፈው ይገኛሉ። በአርሜኒያ እና አዘርባጃን ግጭት ውስጥም የሁለቱ አገራት ፍላጎት የተለያየ ነው።
وقد ندد الرئيس التركي اليوم السبت، بسياسات نظيره الفرنسي حيال المسلمين، وقال إن عليه "فحص صحته العقلية". وأضاف أردوغان في خطاب متلفز "ما الذي يمكن للمرء قوله بشأن رئيس دولة يعامل الملايين من أتباع ديانات مختلفة بهذه الطريقة؟، قبل أي شيء: افحص صحتك العقلية". وقال مكتب ماكرون في بيان له إن "تعليقات الرئيس أردوغان غير مقبولة. الغضب والإهانة ليسا وسيلة"، وطالب المكتب أردوغان بتغيير مسار سياسته لأنها خطيرة من جميع النواحي. وكانت الشرطة الفرنسية قد اعتقلت، الأسبوع الماضي، 11شخصا على ذمة قضية مقتل المدرس الفرنسي الذي "سخر" من النبي محمد وذلك بإعادة عرض رسومات مسيئة له على طلاب إحدى المدارس غرب باريس. مواضيع قد تهمك نهاية وقد ألقى ماكرون خطابا بعد الحادثة، قال فيه "إن الحادث يحمل كل بصمات هجوم إرهابي إسلامي" وأضاف أن الضحية "قُتل لأنه درّس حرية التعبير لطلابه". وتزامنت الحادثة مع محاكمة تجري في باريس ضد متهمين بالهجوم على مجلة تشارلي إيبدو الساخرة، عام 2015، بعد نشرها رسوما كاريكاتيرية مسيئة للمسلمين والنبي محمد. كما فتح ماكرون جدلاً واسعاً، بعد خطاب ألقاه حول الإسلام في فرنسا، مطلع الشهر الجاري، قال فيه إن "الإسلام الراديكالي يشكل خطراً على فرنسا لأنه يطبق قوانينه الخاصة فوق كل القوانين الأخرى و"يؤدي في كثير من الأحيان إلى خلق مجتمع مضاد". وأضاف: "الإسلام دين يمر بأزمة في جميع أنحاء العالم اليوم، ونحن لا نرى هذا في بلدنا فقط". وقد هاجم أردوغان، بعد هذه التصريحات، ماكرون قائلا إن "حديث الرئيس الفرنسي عن إعادة هيكلة الإسلام وقاحة وقلة أدب"، وأردف: "تصريح ماكرون بأن "الإسلام متأزم" في مدينة ذات كثافة سكانية مسلمة استفزاز صريح، فضلاً عن كونه قلة احترام"، حسب قوله. واتهم أردوغان ماكرون بأنه يهاجم الإسلام للتغطية على الأزمة التي تعيشها فرنسا وسياساته الفاشلة"، حسب تعبيره. وأضاف "الذين يتهربون من مواجهة العنصرية وكراهية الإسلام يرتكبون أكبر إساءة لمجتمعاتهم".
https://www.bbc.com/amharic/news-54022871
https://www.bbc.com/arabic/middleeast-54014564
የነፍስ አድን ሰራተኞች በፍርስራሽ ውስት በህይወት ያለ ሰው መኖሩን ትቆማ የሰታቸው አነፍናፊ ውሻ ነው ማር ሚካዔል በመባል በሚታወቀው ስፍራ በሚገኘው ህንጻ ፍርስራሽ ውስጥ የልብ ምት ተሰምቷል የሚለው ያልተረጋገጠ ዜና ከተሰማ በኋላ በህይወት ያለን ነገር የሚለይ መሳሪያ ወደ አካባቢው መላኩ ተገልጿል። ከአካባቢው የሚወጡ መረጃዎች እንደሚያሳዩት ፍለጋው ምሽት ላይ የተቋረጠ ቢሆንም በጎ ፈቃደኞች ግን በእጃቸው ፍለጋውን መቀጠላቸው ተሰምቷል። በሊባኖሱ ፍንዳታ 2 ሺህ 750 ቶን አሞኒየም ናይትሬት ሲፈነዳ ከ200 በላይ ሰዎች ሲሞቱ 300 ሺህ ያህል የሚሆኑ ሰዎች ደግሞ ቤት አልባ መሆናቸው ተገልጿል። በከተማዋ ወደብ፣ በርካታ የመኖሪያ ቤቶች የሚገኙበት አቅራብያ፣ በርካታ ለአደጋ የሚያጋልጡ ቁሳቁሶች ያለ ተገቢው ጥንቃቄ ተቀምጠዋል በሚል ተቃውሞ ተነስቶ ነበር። ተቃዋሚዎችን ማረጋጋት ያልቻለው መንግሥት፣ በከተማዋ በርካታ ምሽቶች ተቃዋሚ ሰልፈኞች ከፖሊስ ጋር ከተጋጩ በኋላ ስልጣኑን ለቅቋል። በተያያዘ ዜና ከቤሩት የባህር ወደብ ውጪ በሚገኝ ስፍራ ሐሙስ እለት አራት ኮንቴይነር (ማከማቻ) ውስጥ የተቀመጠ 4.3 ቶን አሞኒየም ናይትሬት መገኘቱን የወታደራዊ ኃይሉ አስታውቋል። ባለሙያዎች ኮንቴይነሮቹን (ማከማቻዎቻቸውን) መመርመራቸው የተገለፀ ቢሆንም ተጨማሪ መረጃ ከመስጠት ግን ተቆጥበዋል። የህይወት አድን ሰራተኞች በተደጋጋሚ በህይወት ያለ ሰው መኖሩን ለማረጋገጥ እየሞከሩ ነው ሐሙስ እለት በአንድ በፈራረሰ ህንጻ አካባቢ የተሰባሰቡ ከቺሊ የመጡ የህይወት አድን ሰራተኞች ፍለጋ ሲጀምሩ በርካቶች የሚፈጠረውን ተዓምር ለማየት ተሰባስበው ነበር። በፍርስራሹ ውስጥ በህይወት ያለ ሰው መኖር አለመኖሩ አሁንም አልተረጋገጠም። የነፍስ አድን ሰራተኞች ፍርስራሹን የሚያነሳላቸው ክሬን ማግኘት ስላልቻሉ እንዲሁም ህንጻው ሊደረመስ ይችላል የሚል ስጋት በመፈጠሩ ምሽት ላይ ፍላጋቸውን አቋርጠዋል። የአካባቢው ነዋሪዎች ግን በእጃቸው ፍለጋቸውን ለማካሄድ ቆርጠው እየፈለጉ የነበረ ሲሆን ግለሰቦች ክሬን በማምጣት ፍለጋው እንዲቀጥል መደረጉን በአካባቢው ያለ የቢቢሲ ጋዜጠኛ ተመልክቷል። ከዚህ በኋላም ከቺሊ የመጡ የነፍስ አድን ሰራተኞችም ወደ ስፍራው መመለሳቸው ታውቋል። ረቡዕ እለት በፍርስራሹ አጠገብ አነፍናፊ ውሻ ይዘው የሚያልፉ የነፍስ አድን ሰራተኞች፣ ውሻው በህይወት ያለ ሰው መኖሩን ምልክት እንደሰጣቸው ተናግረዋል። ሐሙስ እለት በድጋሜ ውሻው በተመሳሳይ ስፍራ በህይወት ያለ ሰው መኖሩን ምልክት ሰጥቷል። ቡድኑ ፍለጋውን ለማካሄድ የልብ ምት ወይንም ትንፋሽ መኖሩን ለማረጋገጥ ስካነር (መመርመሪያ) ከተጠቀመ በኋላ ፍርስራሹን ለማንሳት መሳሪያዎችን ይዞ መጥቷል። የነፍስ አድን ሰራተኞች በፍርስራሽ ውስት በህይወት ያለ ሰው መኖሩን ትቆማ የሰታቸው አነፍናፊ ውሻ ነው የነፍስ አድን ሰራተኞቹ በሰባት ቡድን በመከፋፈል ህንጻው ዳግም እንዳይደረመስ በመስጋት ፍርስራሹን አንድ በአንድ ማንሳት ጀምረዋል። በስፍራው የነበረው የቢቢሲ ጋዜጠኛ እንደተመለከተው በህይወት ያለ ሰው ለመፈለግ ተደጋጋሚ ጥሪ ቢደረግም ምንም ምላሽ የሚሰጥ አካል የለም። የቀይ መስቀል ባልደረቦች፣ የመከላከያ ኃይሉ፣ የእሳት አደጋ ሰራተኞች እንዲሁም የበጎ ፈቃደኛ ሰራተኞች በስፍራው ተገኝተዋል። የቺሊ የነፍስ አድን ሰራተኞች ሊባኖስ የደረሱት ከሶስት ቀን በፊት ነው። እንደ መረጃ ምንጮች ከሆነ ፍርስራሽ ውስጥ 15 ሜትር ድረስ ጠልቆ ትንፋሽን የሚያደምጥ መሳሪያ ይዘው መጥተዋል። እስካሁን ድረስ በፍርስራሹ ውስጥ በህይወት ያለ ሰው መኖሩ አልተረጋገጠም። ነገር ግን በስፍራው የተሰባሰቡ ሰዎች በህይወት በተአምር ተርፎ የሚወጣ ሰው ለማየት ጓጉተዋል። የአልጀዚራ ባልደረባ በበኩሉ በትዊተር ገፁ ላይ ፍለጋውን እያካሄደ የሚገኘው ቡድን የሰው አካል ማግኘታቸውን ጠቅሶ " በፍርስራሽ ውስጥ የልብ ምቱ የተሰማው ሰው ይሆናል" ብሏል። ማር ሚካዔል በፍንዳታው ክፉኛ ከተጎዱ ስፍራዎች መካከል አንዱ ነው። ከፍንዳታው በፊት ወደቡ ፊት ለፊት በሚገኝ ስፍራ ደማቅ የምሽት ህይወት ይታይ ነበር።
بدأ فريق الإنقاذ التفتيش وسط الأنقاض بعدما أعطى كلبهم المدرب إشارة على وجود شخص ما هناك وجلب عمال الإنقاذ أجهزة استشعار خاصة إلى منطقة مار مخايل في بيروت، بعد أنباء غير مؤكدة عن رصد دقات قلب. ولقي أكثر من 200 شخص حتفهم عندما انفجر نحو 2750 طنا من نترات الأمونيوم في مستودع بمرفأ بيروت، في الرابع من أغسطس/ آب. وشُرّد نحو 300 ألف شخص إثر الانفجار. وثار غضب عارم بين اللبنانيين بسبب تخزين هذا الكم الهائل من مادة خطرة على نحو غير آمن في الميناء. ولم تفلح استقالة الحكومة اللبنانية، بعد فترة وجيزة من الانفجار، في تهدئة المحتجين الذين اشتبكوا مع الشرطة في المدينة لعدة ليال. مواضيع قد تهمك نهاية وفي تطور منفصل، قال الجيش اللبناني يوم الخميس إنه تم العثور على أربع حاويات، تحمل 4.3 طن من نترات الأمونيوم خارج ميناء بيروت. وفحص خبراء تلك الحاويات، بحسب الجيش، الذي لم يذكر تفاصيل أخرى. ما الجديد في المشهد؟ تجمع أشخاص في الموقع آملين في انتشال شخص على قيد الحياة تجمع حشد من الناس عند المبنى المنهار في منطقة مار مخايل، حيث يعمل فريق إنقاذ من تشيلي. وأثناء مرور الفريق بجوار أنقاض المبنى مساء الأربعاء، أعطى كلبهم المُدرّب إشارة على وجود شخص ما على قيد الحياة هناك. وعندما عاد الفريق إلى الموقع صباح الخميس، توجه الكلب إلى المكان نفسه وسط الأنقاض وأعطى الإشارة نفسها. وحينها، استخدم الفريق جهاز مسح لرصد وجود دقات قلب أو حركة تنفس وسط الأنقاض، وجلبوا معدات للحفر. وقسّم أعضاء الفريق أنفسهم إلى مجموعات، تضم كل منها سبعة أفراد، وراحوا يزيلون الأنقاض قطعة تلو الأخرى، خشية حدوث المزيد من الضرر. وبين الحين والآخر، تصدر دعوات للموجودين بالمكان لالتزام الصمت حتى يتمكن أفراد فريق الإنقاذ من الإنصات لأي صوت، حسبما تقول أورلا غورين مراسلة بي بي سي من الموقع. يُطلب من الموجودين في الموقع بين حين وآخر التزام الصمت ونصب أفراد من هيئة الصليب الأحمر خيمة وجلبوا معدات للإضاءة وإمدادات. كما انتشر في الموقع أفراد من الجيش وخدمة إطفاء الحرائق بالإضافة إلى متطوعين. ووصل فريق الإنقاذ التشيلي إلى لبنان في الأول من سبتمبر/ أيلول. ووفقا لمصدر محلي، فإن بحوزة الفريق معدات فائقة الحساسية، يمكنها اكتشاف تنفس شخص ما على عمق 15 مترا. وحتى الآن لا يوجد تأكيد على وجود أي شخص على قيد الحياة تحت الأنقاض، لكن بعض المتجمعين هناك يحدوهم الأمل، كما تقول مراسلتنا. وقالت مراسلة قناة الجزيرة، زينة خضر، في تغريدة بموقع تويتر إن "فريق البحث يقول إنه رصد جسدا، وما يمكن أن يكون شخصا لا يزال قلبه ينبض تحت الأنقاض". وتعد مار مخايل من أكثر المناطق تضررا من الانفجار. وهي منطقة تاريخية مواجهة للميناء، وكانت مشهورة بالحياة الليلية قبل الكارثة.
https://www.bbc.com/amharic/news-42631500
https://www.bbc.com/arabic/worldnews/2013/02/130218_indonesia_landslides_floods
በአደጋው የተጎዱ ከ160 በላይ ሰዎች ወደ ሆስፒታል የተወሰዱ ሲሆን ከመካከላቸው ሃያዎቹ ከአውሎ ንፋስ ጋር የተያያዘ አደጋ እንደደረሰባቸው ሲታወቅ አራቱ ደግሞ ከፍተኛ ጉዳት ደርሶባቸዋል። 300 የሚሆኑ ሰዎች ደግሞ 'ሮሜሮ ካንየን' በተባለ ሸለቆ ውስጥ አሁንም መውጫ አጥተው እንዳሉም እየተዘገበም ይገኛል። ፖሊስ አካባቢው "የአንደኛው ዓለም ጦርነት የተከናወነበት ሥፍራ ይመስላል" ሲል ተናግሯል። በከባድ ዝናብ ምክንያት በተነሳ ጎርፍ ምክንያት የተከሰተው ይህ የመሬት መንሸራተት አደጋ ዋናውን የክፍለ ግዛቲቱን መንገድ 48 ኪሎ ሜትር ያህል እንደዘጋው ተዘግቧል። የአደጋ ጊዜ ሠራተኞች የሟቾችና የተጎጂዎች ቁጥር በእጅጉ ሊጨማር እንደሚችል ስጋት እንዳላቸው ተናግረዋል። በአንዳንድ ሥፍራዎች አደጋው ባደረሰው ጉዳት ቤቶች ከሥረ መሠረታቸው ተንቀለው የፈረሱ ሲሆን በጣም ትላልቅ ድንጋዮች እዚህም እዚያም ወደቀው ታይተዋል። ሞንቴሲቶ የተባለችው አካባቢ የእሣት አደጋ ኃላፊ ካፕቴን ዴቭ ዛንቦኒ እንደተናገሩት ማክሰኞ ዕለት ከቦታው የአራት ሰዎችን አስከሬን ማስወጣት ተችሏል። አሳሽ ውሻ ሞንቴሲቶ በተባለው አካባቢ ተጎጂዎችን በመፈለግ ላይ ይገኛል ወርሃ ታህሳስ ላይ በግዛቲቱ የደረሰው የሰደድ እሣት አካባቢውን ስለጎዳው ነው የመሬት መንሸራተቱ የደረሰው ሲሉ ባለሙያዎች ይተንትናሉ። በሰደድ እሣቱ የተጎዳው መሬት በመሰነጣጠቁ ምክንያት ዝናብ ሲያገኘው ለጎርፍ እና መሰል መሬት መንሸራተት አግልጦታልም ብለዋል። ቢያንስ 30 ሺህ ሰዎች አካባቢውን ለቀው መውጣት እንዳለባቸውም ተነግሯል። የካሊፎርንያ ነዋሪዎች አካባቢውን ለቀው እንዲወጡ ሲጠየቁ በሁለት ወራት ጊዜ ውስጥ ለሁለተኛ ጊዜ ሲሆን ምክንያቶቹም የተፈጥሮ አደጋዎች ናቸው። የአሜሪካ ብሔራዊ የአየር ሁኔታ መሥሪያ ቤት እንዳስታወቀው አሁንም ከባድ ዝናብ እና በረዶ ሊጥል እንደሚችል አስታውቋል።
ونزح آلاف الأشخاص من منازلهم يوم الأحد في مدينة مانادو، عاصمة الإقليم المتضرر، وفي المناطق المحيطة بها للفرار من الفيضانات. وقال مسؤولون حكوميون لوكالة رويترز إن ارتفاع المياه بلغ في بعض المناطق مترين، في الوقت الذي تواصل فيه فرق الإنقاذ جهودها بمساعدة السكان المحليين للبحث عن ناجين وسط الحطام. "أمر مريع" كما أرسلت الحكومة الجرافات والمعدات الأخرى للمناطق المنكوبة للعمل على مواجهة آثار تلك الفيضانات. وأكد قائد الشرطة في إقليم شمال سولاويسي الجنرال ديكي أتوتوي لوكالة الأسوشيتد برس للأنباء إنه تم انتشال عدد من الجثث كان بينهم ثلاثة أطفال. مواضيع قد تهمك نهاية فيما قال سكان محليون إنهم كانوا يقومون بإزالة الحطام جراء انهيار أرضي سابق، عندما سقطت الصخور والطين نحوهم من أعلى التلال القريبة. وقالت لوسي سوماكود، وهي مسؤولة محلية بالإقليم المتضرر، لوكالة الأسوشيتد برس للأنباء :"كان الأمر مريعا، لقد كنا نهرب على الفور، لكن بعضنا لم يتمكن من الفرار، وسقط على الأرض ليغمره الطين."
https://www.bbc.com/amharic/45192821
https://www.bbc.com/arabic/sports-45178618
የሊቨርፑል ፖሊስም በትዊተር ገጹ ላይ እንዳሰፈረው ተንቀሳቃሽ ምስሉን መመልከቱንና የሚመለከተው ክፍል ጉዳዩን እያጣራ መሆኑን ገልጿል። የሊቨርፑል ክለብ ቃል አቀባይ እንዳሉት ክለቡ ለፖሊስ ጥቆማውን ከማድረሱ በፊት ከተጫዋቹ ጋር መነጋገሩን አሳውቋል። ቃል አቀባዩ ጨምረውም ተጫዋቹም ሆነ ክለቡ በዚህ ጉዳይ ላይ ተጨማሪ ነገር ማለት አይፈልጉም። • «ሳሸንፍ ጀርመናዊ ስሸነፍ ስደተኛ» ኦዚል • የሳምንቱ ምርጥ 11! በሳምንቱ የጋሬት ክሩክስ ቡድን ውስጥ እነማን ተካተዋል? • አፍሪካውያን በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ውስጥ በማህበራዊ ሚዲያዎች ላይ በስፋት የተሰራጨው ተንቀሳቃሽ ምስል ላይ ግብጻዊው ተጫዋች እያሽከረከረ ስልኩን ሲጠቀም ያሳያል።
'صلاح يستخدم هاتفه أثناء القيادة' وأكدت الشرطة، في تغريدة، أن الفيديو أحيل إلى "الإدارة المختصة". وقال متحدث باسم النادي إن النادي أبلغ الشرطة بعد نقاشات مع اللاعب. وأضاف أن أي إجراء بشأن اللاعب المصري فيما يتعلق بما حدث سيكون مسألة داخل النادي. كان صلاح هداف الدوري الانجليزي الموسم الماضي مسجلا 44 هدفا لليفربول. ويبدو أن الفيديو، الذي انتشر على تويتر، يُظهر صلاح، الذي كان هداف الدوري الانجليزي الممتاز الموسم الماضي بـ 44 هدفا، وهو يستخدم هاتفه بينما كان جالسا خلف مقود السيارة والمشجعون، بينهم أطفال، يحيطون بسيارته. وقال المتحدث باسم النادي "بعد نقاش مع اللاعب، أحاط النادي الشرطة علما بالفيديو والظروف التي صور فيها". وأضاف "لقد تحدثنا مع اللاعب أيضا وسوف نتابع الأمر داخليا". وأكد المتحدث "أنه لا النادي ولا اللاعب سوف يكون لهما أي تعليق آخر على الأمر".
https://www.bbc.com/amharic/news-55657683
https://www.bbc.com/arabic/world-55621558
ከስልጣን ሊለቁ ቀናት የቀራቸው ፕሬዚዳንት ትራምፕ ያለመከሰስ መብታቸው እንዲገፈፍና በአመፅና ሁከት እንዲከሰሱም ለማስቻል እንደራሴዎቹ በአብላጫ ድምፅ ነው የወሰኑት። የፕሬዚዳንቱ ፓርቲ አባል የሆኑ አስር ሪፐብሊካኖችም ከዲሞክራቶቹ ጋር በመወገን 232 በ197 ድምፅ ብልጫ አግኝቶ ክሱ አልፏል። በስልጣን ላይ እያሉ ሁለት ጊዜ እንዲከሰሱ የተወሰነባቸው ወይም ኮንግረሱ በወንጀሎች የጠየቃቸው የመጀመሪያው ፕሬዚዳንት አድርጓቸዋል። ሪፐብሊካኑ ትራምፕ በባለፈው የተደረገውን ምርጫ ውጤት ለመቀልበስ ደጋፊዎቻቸውን ለአመፅ አነሳስተዋል በሚልም በምክር ቤቱ ፍርድ ቤት ይቀርባሉ። ጥፋተኛ ሆነው ከተገኙም እስከ ወዲያኛው ድረስ መቼም ቢሆን በስልጣን ቦታ ላይ እንዳይቀመጡ ይደረጋል። ነገር ግን ስድስት ቀናት በቀረው የስልጣን ሽግግር ፕሬዚዳንት ትራምፕ ከስልጣን መወገድም ሆነ መልቀቅ አይጠበቅም። ለዚህም ደግሞ ዋነኛ ምክንያቱ ምክር ቤቱ ጉባኤውን በተባለው ወቅት ላያካሂድ ይችላል። ጥቅምት 24 በተደረገው ምርጫ በዲሞክራቱ ጆ ባይደን የተሸነፉት ትራምፕ ስልጣናቸውን ጥር 11/ 2013 ዓ.ም ያስረክባሉ። ፕሬዚዳንቱ የምርጫውን ውጤት በፀጋ መቀበል አለመቻላቸው በከፍተኛ ሁኔታም ውግዘት አትርፎላቸዋል። በትናንትናው ዕለት በባለፈው ሳምንት ሁከት በተቀሰቀበት ካፒቶል ሂል የትራምፕን ክስ አስመልክቶ የህግ መምሪያ ምክር ቤት እንደራሴዎቹ በትናንትናው ዕለት ረዥም ሰዓታት የፈጀ ክርክርም አድርገዋል። በህንፃው ውስጥና ውጭም የብሄራዊ ዘብ በከፍተኛ ትጥቅም የፀጥታውን ደህንነት ሲጠባበቅም ነበር ተብሏል። በምክር ቤቱ የተካሄደውን የድምፅ አሰጣጥ ሁኔታም ተከትሎ ትራምፕ በቪዲዮ ባስተላለፉት መልዕክት ደጋፊዎቻቸው ሰላማዊ እንዲሆኑ ጥሪ አቅርበዋል። በመልዕክታቸው ስለ ክሱ ምንም ነገር ያላሉት ትራምፕ "ሁከትና ጥፋት በአገራችን ቦታ የላትም። የኔ እውነተኛ ደጋፊዎች በምንም መንገድ ፖለቲካዊ ሁከትን አይቀበሉም" በማለትም እርቅ ያዘለ መልዕክት አስተላልፈዋል። ከዚሁም ጋር በተያያዘ ትራምፕን የሚደግፉ ነውጦች በመላው አሜሪካ ግዛቶች ሊከሰቱ እንደሚችሉ የአሜሪካው የፌደራል ምርመራ ቢሮ ኤፍቢአይ ከቀናት በፊት አስጠንቅቋል። መጪው ፕሬዚዳንት ጆ ባይደንም ሹመታቸውን ከሚረከቡበት ቀንም ቀድመው ሊከሰቱ እንደሚችሉ ቢሮው መረጃ ደርሶኛል ብሏል። በጦር መሳሪያ የታገዙ ሁከቶች ዋሽንግተን ዲሲን ጨምሮ በአምሳ የተለያዩ ግዛቶች መታቀዳቸውን ሪፖርቶች ቢሮው አግኝቷል። ጆ ባይደን ከስምንት ቀናት በኋላ በዓለ ሲመታቸው የሚካሄድ ሲሆን የዝግጅቱንም የፀጥታ ሁኔታ ለማስጠበቅ ከፍተኛ የደህንነት ስራዎች እየተሰራ ቢሆንም ፍራቻዎች ነግሰዋል።
وانضم عشرة نواب من الجمهوريين إلى الديمقراطيين في التصويت لصالح القرار، الذي جاء بنتيجة 232 صوتا مقابل 197. وبهذا، أصبح ترامب أول رئيس في تاريخ الولايات المتحدة يُعزل مرتين أو يتهمه البرلمان (الكونغرس) بارتكاب جرائم. وسيواجه الرئيس الجمهوري الآن محاكمة في مجلس الشيوخ. وإذا أُدين قد يُمنع من تولي المنصب مرة أخرى. لكنه لن يضطر إلى ترك البيت الأبيض قبل انتهاء فترة ولايته خلال أسبوع، إذ أن مجلس الشيوخ لن ينعقد في الوقت المناسب. مواضيع قد تهمك نهاية وسيغادر ترامب منصبه في 20 يناير/كانون الثاني، بعد هزيمته في الانتخابات في نوفمبر/تشرين الثاني الماضي أمام الديمقراطي جو بايدن. وصوت مجلس النواب، الذي يسيطر عليه الديمقراطيون، بعد عدة ساعات من النقاشات الحامية يوم الأربعاء. وحذر مكتب التحقيقات الفيدرالي من احتجاجات مسلحة محتملة، مخطط لها في العاصمة واشنطن وجميع عواصم الولايات الأمريكية الخمسين قبيل تنصيب بايدن رئيساً الأسبوع المقبل. وفي مقطع فيديو نُشر بعد انتهاء التصويت في مجلس النواب، دعا ترامب مناصريه إلى الحفاظ على السلمية، لكنه لم يشر إلى حقيقة أنه تم عزله. وقال بنبرة قاتمة وتصالحية: "لا مكان للعنف والتخريب في بلدنا... لن يؤيد أي مناصر حقيقي لي العنف السياسي". بماذا اتهم ترامب؟ تعتبر اتهامات العزل سياسية وليست جنائية. ولقد اتهم الكونغرس الرئيس بالتحريض على اقتحام مبنى الكابيتول بخطابه في 6 يناير/كانون الثاني أمام تجمع حاشد لأنصاره خارج البيت الأبيض. وحث أنصاره حينها على إسماع أصواتهم "سلمياً ووطنياً"، ولكنه حثهم أيضاً على "القتال بقوة" ضد الانتخابات التي قال لهم، من دون تقديم أي إثبات، إنها مزورة. وبعد تصريحات ترامب، اقتحم أنصاره مبنى الكابيتول، وهو ما أجبر المشرعين على تعليق التصديق على نتائج الانتخابات والاختباء. وأغلقت السلطات المبنى، وتوفي خمسة أشخاص جراء الأحداث. وذكر قرار المساءلة أنّ ترامب "أصدر مراراً بيانات كاذبة تؤكد أن نتائج الانتخابات الرئاسية كانت مزورة ولا ينبغي قبولها". ويقول إنه كرر بعد ذلك هذه الادعاءات و"أدلى عن عمد بتصريحات للجمهور شجعت وأدت بعد ذلك إلى أعمال خارجة عن القانون في مبنى الكابيتول"، وهو ما تسبب في أعمال عنف وخسائر في الأرواح. وأضاف: "لقد عرّض الرئيس ترامب أمن الولايات المتحدة ومؤسساتها الحكومية للخطر الشديد، وهدد سلامة النظام الديمقراطي، وتدخل في الانتقال السلمي للسلطة، وعرّض المساواة بين الفروع الحكومية للخطر". وصوّت 139 جمهورياً ضد قبول نتيجة انتخابات 2020 وهزيمة ترامب الأسبوع الماضي. ماذا قال المشرعون خلال المناقشة؟ اقتحام أنصار ترامب لمقر الكونغرس دفع مجلس النواب إلى المضي في إجراءات عزله أدلى المشرعون ببيانات معارضة وأخرى مؤيدة للقرار، وذلك في القاعة ذاتها التي اضطروا قبل أسبوع للاختباء تحت مقاعدها مرتدين أقنعة للوقاية من الغازات أثناء اقتحام المبنى. وقالت نانسي بيلوسي، رئيسة مجلس النواب الديمقراطية، في القاعة إن: "رئيس الولايات المتحدة حرض على هذا التمرد المسلح ضد بلدنا المشترك". وأضافت: "يجب أن يرحل. إنه خطر واضح وقائم على الأمة التي نحبها جميعاً". ووصف عضو الكونغرس الديمقراطي، جوليان كاسترو، ترامب بأنه "أخطر رجل شغل المكتب البيضاوي على الإطلاق". ولم يسع معظم الجمهوريين إلى الدفاع عن ترامب، وجادلوا بدلاً من ذلك بأنّ المساءلة قد التفت على جلسات الاستماع المتعارف عليها، ودعوا الديمقراطيين إلى التخلي عنها حفاظاً على الوحدة الوطنية. وقال كيفن مكارثي، كبير الجمهوريين في مجلس النواب، إن: "عزل الرئيس في مثل هذا الإطار الزمني القصير سيكون خطأ". وأضاف: "هذا لا يعني أن الرئيس لم يرتكب أي خطأ. الرئيس يتحمل المسؤولية عن هجوم الأربعاء على الكونغرس من قبل مثيري الشغب الغوغائيين". أما جيم جوردان، وهو نائب جمهوري من ولاية أوهايو، فاتهم الديمقراطيين بأنهم يبثون الفرقة في البلد من خلال اندفاعهم لتحقيق ثأر سياسي. وقال جوردان: "الأمر يتعلق بالنيل من رئيس للولايات المتحدة". وأضاف: "كان الأمر دائماً يتعلق بالنيل من الرئيس، بغض النظر عن السبب. إنه هوس". ومن بين أعضاء حزب الرئيس الذين صوتوا لعزله ليز تشيني، ثالث أكبر الأعضاء الجمهوريين في مجلس النواب. وقالت ممثلة ولاية وايومنغ، وهي ابنة نائب الرئيس السابق ديك تشيني، عن أعمال الشغب في الكابيتول: "لم يكن هناك خيانة أكبر من ذلك من قبل رئيس". ترامب يصنع التاريخ مرة أخرى أنتوني زوركر مراسل أمريكا الشمالية دخل دونالد ترامب التاريخ مرة أخرى، وهذه المرة كأول رئيس يتم عزله مرتين. قبل عام، عارض الحزب الجمهوري هذه الخطوة بشدة. أما هذه المرة، فأيّد عدد قليل من المحافظين هذه الخطوة. إنه انعكاس ليس فقط لخطورة اللحظة، ولكن أيضاً لتراجع تأثير الرئيس في الأيام الأخيرة من إدارته. وفي إطار نظام المساءلة، يعقد مجلس الشيوخ محاكمة لترامب، يبدو أنها ستمتد الآن إلى الأيام الأولى من رئاسة جو بايدن، وهو ما يخلق تحدياً آخر للرئيس الجديد. كما يضيف ذلك إلى النقاش القائم بالفعل بين الجمهوريين بشأن الاتجاه الذي يمضي فيه حزبهم خلال الأيام المقبلة. ويسير الحزب في طريق الانقسام في اتجاهين مختلفين للغاية. يقوم أحد الاتجاهين على الولاء للنوع السياسي الذي يشكله ترامب - والذي أنشأ ائتلافاً جديداً من الناخبين أوصل ترامب والحزب الجمهوري إلى البيت الأبيض والكونغرس في عام 2016، لكنه خسر كليهما في عام 2020. أما الاتجاه الآخر، فيحمل مستقبلا غير واضح بالنسبة للحزب - لكنه خالٍ من أسلوب ترامب الفريد من حيث الجرأة والخطاب والآراء المثيرة للجدل، والذي يعتقد حتى العديد من الجمهوريين الآن أنه ساهم في أعمال الشغب في الكابيتول الأسبوع الماضي. ماذا سيحدث لاحقا؟ سينتقل قرار المساءلة إلى مجلس الشيوخ، الذي سيعقد محاكمة لتحديد ما إذا كان الرئيس مذنبا. وهناك حاجة إلى أغلبية الثلثين لإدانة ترامب في مجلس الشيوخ، وهو ما يعني ضرورة تصويت 17 جمهورياً على الأقل مع الديمقراطيين في الغرفة العليا من البرلمان المنقسمة بالتساوي والمكونة من 100 مقعد. وأفادت صحيفة نيويورك تايمز يوم الثلاثاء بأن ما يصل إلى 20 من الجمهوريين في مجلس الشيوخ مستعدون لإدانة الرئيس. وفي حال إدانة مجلس الشيوخ لترامب، يمكن للمشرعين إجراء تصويت آخر لمنعه من الترشح لمنصب انتخابي مرة أخرى - وهو ما أشار إلى أنه يعتزم القيام به في عام 2024. لكن المحاكمة لن تقام قبل رحيل ترامب عن البيت الأبيض. فقد قال زعيم الجمهوريين في مجلس الشيوخ ميتش ماكونيل في بيان "بموجب القواعد والإجراءات وسوابق مجلس الشيوخ الحاكمة للمساءلات الرئاسية، فإنه ببساطة لا توجد فرصة لاستكمال مساءلة عادلة أو جادة قبل أن يؤدي الرئيس المنتخب (جو) بايدن اليمين الأسبوع المقبل". وقال إن الكونغرس سيخدم مصالح الأمة أكثر بالتركيز على تأمين انتقال آمن ومنظم للسلطة لإدارة بايدن المقبلة. وأشار ماكونيل أيضاً يوم الأربعاء إلى أنه لم يتخذ قراراً نهائياً بشأن تصويته، إذ قال: "أنوي الاستماع إلى الحجج القانونية عند عرضها على مجلس الشيوخ". ولم يتم الإطاحة بأي رئيس أمريكي من منصبه من خلال المساءلة. وعزل مجلس النواب ترامب في عام 2019 لكن مجلس الشيوخ برأه. وحصل هذا في السابق مع بيل كلينتون في عام 1998 وأندرو جونسون في عام 1868. العزل: الأساسيات ما هو العزل؟ العزل هو عندما يتهم رئيس بارتكاب جرائم وهو في منصبه. في هذه الحالة، يُتهم الرئيس ترامب بالتحريض على التمرد من خلال تشجيع أنصاره على اقتحام مبنى الكابيتول. هل يمكن إقالة ترامب من منصبه؟ الأغلبية البسيطة في مجلس النواب كافية لعزله - ولكن لإقالته من منصبه، يجب إدانته بهذه التهم من قبل مجلس الشيوخ، حيث لا يُضمن تأمين أغلبية الثلثين المطلوبة للإدانة. إذاً ماذا يعني ذلك؟ هذه هي المرة الثانية التي يتم فيها عزل ترامب، وعلى الرغم من أن المحاكمة يمكن أن تبدأ بعد انتهاء فترة ولايته، إلا أنّ الإدانة قد تعني منعه من تولي منصب عام مرة أخرى.
https://www.bbc.com/amharic/sport-46257731
https://www.bbc.com/arabic/sports-46109684
ከግራ ወደ ቀኝ፤ መህዲ ቤናቲያ፣ ካሊዶ ኩሊባሊ፣ ሳድዮ ማኔ፣ ቶማስ ፓርቴይ እና ሞሐማድ ሳላህ የዘንድሮው ዕጩዎች መህዲ ቤናቲያ ከሞሮኮ፤ ካሊድ ኩሊባሊ ከሴኔጋል፤ ሳድዮ ማኔ ከሴኔጋል፤ ቶማስ ፓርቴይ ከጋና እንዲሁም ሞሐመድ ሳላህ ከግብፅ ናቸው። ቅዳሜ ዕለት ይፋ የሆነው ውድድሩ፤ ለሁለት ሳምንታት ያህል ከቆየ በኋላ ኅዳር 23/2011 አሸናፊው ታውቆ ይጠናቀቃል። አሸናፊው በቢቢሲ ወርልድ ሰርቪስ ጣቢያዎች ዓርብ ታኅሳስ 5/2011 ለሕዝብ ይፋ ይሆናል ተብሎ ይጠበቃል። • ለመምረጥ ይህንን ይጫኑ • በሃሰተኛ ዜናዎች "የሞቱ" የኪነጥበብ ሰዎች አምስቱ ዕጩዎች የተመረጡት በአፍሪካውያን የእግር ኳስ አዋቂዎች ስብስብ በተሞላ ቡድን ነው። የሊቨርፑሉ አጥቂ ሞሐመድ ሳላህ የአምናውን ውድድር ማሸነፉ አይዘነጋም፤ ጄይ ጄይ ኦካቻ፣ ማይክል ኢሴይን፣ ዲዲየር ድርግባ፣ ያያ ቱሬ አና ሪያድ ማህሬዝም ከአሸናፊ ተጫዋቾች የሚጠቀሱ ናቸው። ዕጩዎች የ31 ዓመቱ የጁቬንቱስ መሃል ተከላካይ ቤናቲያ ባለፈው ዓመት ለአራተኛ ተከታታይ ጊዜ የሊግ ዋንጫ ማግኘት ችሏል፤ ሁለት ከባየር ሙኒክ እና ሁለት ከጁቬንቱስ ጋር። የናፖሊው ተከላካይ ኩሊባሊ 27 ዓመቱ ሲሆን አምና ቡድኑ ዋንጫ ለማግኘት ከጁቬንቱስ ጋር ባደረገው ትንቅንቅ የበኩሉን አስተዋፅኦ ሲወጣ ነበር፤ በዓለም ዋንጫው ከሃገሩ ሴኔጋል ጋርም ተሳትፎ አድርጓል። የ26 ዓመቱ የሊቨርፑል አጥቂ ማኔ፤ ለሴኔጋል በዓለም ዋንጫ ተፋልሟል። በዓምናው ቻምፒየንስ ሊግ ሁለተኛ ከፍተኛ ግብ አስቆጣሪ ሆኖ መጨረስም ችሏል። • እምቦጭ የጣና ቂርቆስ መነኮሳትን ከገዳሙ እያስለቀቀ ነው የአትሌቲኮ ማድሪዱ የ25 ዓመት አማካይ ቶማስ ፓርቴይ በዲዬጎ ሲሞኒ ቡድን ውስጥ የቋሚነት ሥፍራውን ማስከበር የቻለ ተጫዋች ነው። በዓምናው የአውሮፓ ሊግ ፍፃሜም ተቀይሮ በመግባት ተጫዋቷል። ለሃገሩ ጋናም በቋሚነት እየተጫወተ የሚገኝ አማካይ ነው። የዚህ ውድድር የአምናው አሸናፊ የሊቨርፑሉ የ26 ዓመት አጥቂ ሞሃመድ ሳላህ የፕሪሚየር ሊጉን ወርቃማ ዋንጫ ማግኘት ችሏል፤ 32 ጎሎችን በማስቆጠር። በ10 ጎሎች ደግሞ ከቡድን አጋሩ ሳዲዮ ማኔ ጋር የቻምፒየንስ ሊጉን ከፍተኛ ጎል አስቆጣሪ ማዕረግ በሁለተኛነት መጨረስ ችሏል። • ለመምረጥ ይህንን እዚህ ይጫኑ
محمد صلاح: أنا فخور جدا أنني كسبت هذه الجائزة وأتمنى أن أفوز بها في السنين القادمة وسيتنافس كل من مهدي بنعطية وكاليدو كوليبالي وساديو مانيه وتوناس بارتيث ومحمد صلاح للفوز بلقب أفضل لاعب افريقي لعام 2018. ولذا فالوقت حان لكي تختاروا اللاعب الأفضل الذي يستحق اللقب، وبامكانكم الإطلاع على منجزات المرشحين أدناه. كيفية التصويت يغلق باب التصويت في الساعة الثامنة مساء بتوقيت غرينتش يوم الثاني من كانون الأول / ديسمبر. صوت هنا وستعلن النتيجة في برنامج تبثه قناة بي بي سي الأخبارية العالمية في 14 كانون الأول / ديسمبر في الساعة الخامسة والنصف مساء بتوقيت غرينتش. القائمة الخماسية النهائية مهدي بنعطية (يوفنتوس والمنتخب المغربي) مهدي بنَعطية تطور أداء كابتن المنتخب المغربي مهدي بنعطية البالغ من العمر 31 عاما بحيث أصبح واحدا من أفضل المدافعين في أوروبا في السنوات الأخيرة، ولعب في صفوف أكبر وأعرق النوادي في القارة العجوز. ولكن الفضل في ادراج اسمه في القائمة النهائية للفوز بلقب بي بي سي لأفضل لاعب من القارة الإفريقية للمرة الأولى في عام 2018 يعود إلى الدور الذي لعبه في قلب خط دفاع يوفنتوس المنيع هذا العام. فقد ساعد بنعطية، قلب الدفاع الصلب والواثق من نفسه، يوفنتوس في الفوز ببطولة الدوري الإيطالي الممتاز (السيري A) للسنة السابعة على التوالي في الموسم الماضي. كما فاز النادي ببطولة كأس إيطاليا وتمكن من الوصول إلى الدور ربع النهائي لبطولة دوري أبطال أوروبا. علاوة على ذلك، قاد بنعطية المنتخب المغربي في أول ظهور له في بطولة كأس العالم منذ عام 1998، رغم خروجه من المنافسة في دور المجموعات. ووصفه رفيقه في يوفنتوس، النجم العالمي كريستيانو رونالدو، بأنه "لاعب متميز." كاليدو كوليبالي (نابولي ومنتخب السنغال) جائزة أفضل لاعب أفريقي: خاليدو كوليبالي أحد مرشحي بي بي سي كاليدو كوليبالي، قلب دفاع المنتخب السنغالي، لاعب آخر يدخل المنافسة على لقب أفضل لاعب افريقي للمرة الأولى، فقد كان أداؤه في قلب خط دفاع نابولي هذا الموسم مثيرا للاعجاب حقا. ولعب كوليبالي البالغ من العمر 27 عاما دورا مهما في تحقيق نابولي رقما قياسيا في عدد النقاط المحرزة في موسم واحد في الدوري الإيطالي الممتاز بعد أن حل النادي ثانيا في تسلسل الدوري بعد يوفنتوس. لفت كوليبالي طويل القامة الأنظار في بطولة كأس العالم بفضل سطوته الدفاعية وهيمنته على الخط الخلفي للمنتخب السنغالي اضافة إلى التهديد الذي كان يشكله لمرمى الخصم. وتمكن كوليبالي من المخافظة على مستواه في صفوف نابولي منذ بدء الموسم الحالي. وتشير التكهنات إلى أن كوليبالي قد ينتقل إلى نادي آخر لقاء ثمن مرتفع جدا في المستقبل القريب، خصوصا وأن نواد من وزن برشلونه وتشيلسي ومانشستر يونايتد قد عبرت عن رغبتها في ضمه إلى صفوفها. ساديو مانيه (ليفربول والمنتخب السنغالي) جائزة أفضل لاعب أفريقي: ساديو ماني أحد مرشحي بي بي سي هل يبتسم الحظ أخيرا - بعد أربع مشاركات - لنجم المنتخب السنغالي ساديو مانيه ويفوز بلقب أفضل لاعب إفريقي هذا العام؟ فقد رشح مانيه، مهاجم نادي ليفربول، لنيل اللقب في السنوات الثلاث الماضية، ولكنه خسره أمام كل من يحيى توريه ورياض محرز ورفيقه محمد صلاح. سجل مانيه، البالغ من العمر 26 عاما، 21 هدفا لغاية الآن لصالح ليفربول والمنتخب السنغالي في موسم 2018-19، وله دور كبير في جعل النادي الإنجليزي يصبح واحدا من أقوى النوادي الأوروبية من الناحية الهجومية. وقال مدير ليفربول الفني، الألماني يورغن كلوب، في آب / أغسطس الماضي إن مانيه أثبت بأنه واحد من صفوة اللاعبين على النطاق العالمي، مضيفا، "وهو واثق بأن هذا هو مستواه." توماس بارتي (أتلتيكو مدريد والمنتخب الغاني) جائزة أفضل لاعب أفريقي: توماس بارتي أحد مرشحي بي بي سي الغاني توماس بارتي يشارك هو الآخر في هذه المسابقة للمرة الأولى، وذلك بعد ثبّت لاعب خط وسط نادي أتليتيكو مدريد موقعه كعنصر حيوي في ناديه ومنتخب بلاده هذا العام. فقد أدى بارتي ذو الـ 25 عاما دورا مهما في حلول أتليتيكو ثانيا في الدوري الاسباني الممتاز (لا ليغا) في الموسم الماضي وفي فوزه ببطولة الدوري الأوروبي. ورغم أنه قوبل بقدر من التجاهل من جانب مدير أتليتيكو الفني دييغو سيميوني في هذا الموسم، ما زال بارتي يعد النجم الساطع بالنسبة للمنتخب الغاني. فقد قاد منتخب بلاده في المباراتين الوديتين اللتين خاضهما بمواجهة آيسلندا واليابان في الصيف الماضي، وأصبح رأس حربة هجوم المنتخب الغاني. محمد صلاح (ليفربول والمنتخب المصري) جائزة أفضل لاعب أفريقي: محمد صلاح أحد مرشحي بي بي سي لم يرشح محمد صلاح للفوز بلقب أفضل لاعب افريقي قبل العام الماضي، عندما أصبح ثالث لاعب مصري يحرز اللقب. والآن، يسعى مهاجم ليفربول إلى أن يصبح أول لاعب يحتفظ باللقب لسنتين متتاليتين منذ حقق ذلك النجم النيجيري جاي جاي أوكوتشا في عام 2002. بدأ صلاح البالغ من العمر 26 عاما موسم 2018 بنفس الإندفاع الذي أنهى به موسم 2017، فقد سجل لحد الآن 21 هدفا لناديه. أما في 2017، فقد تمكن صلاح من تسجيل 44 هدفا في 52 مباراة. مكّن أداء صلاح ليفربول من بلوغ المرحلة النهائية لكأس دوري أبطال أوروبا، وأدى إلى حصوله على تكريم من عدة أطراف منها جائزة جمعية اللاعبين المحترفين لأفضل لاعب في السنة وجائزة جمعية الصحفيين الكرويين للاعب السنة. وبلغ الأمر بكابتن ليفربول السابق ستيفن جيرارد أن وصف في نيسان/ أبريل الماضي صلاح بأنه "أفضل لاعب في الكوكب في الحال الحاضر." ولكن الإصابة التي مني بها في المباراة النهائية لبطولة دوري أبطال أوروبا ضد فريق ريال مدريد منعت صلاح من أن يكون له أثر فاعل في صفوف المنتخب المصري في نهائيات بطولة كأس العالم التي استضافتها روسيا في الصيف الماضي. ولكنه عاد إلى ليفربول وسجل 6 أهداف في هذا الموسم إلى الآن علاوة على هدفين في دوري أبطال اوروبا. تفاصيل التصويت لا تنسوا أن باب التصويتسيغلق في الساعة 20:00 من مساء الثاني من كانون الأول / ديسمبر بتوقيت غرينتش وستعلن النتيجة النهائية في برنامج خاص تبثه قناة بي بي سي للأخبار الدولية في الساعة 17:30 من مساء 14 كانون الأول / ديسمبر بتوقيت غرينتش.