{"id": "6423", "contents": "1 January 958 - 2 September 958 እ.ኤ.ኣ. = 950 ዓ.ም. 3 September 958 - 31 December 958 እ.ኤ.ኣ. = 951 ዓ.ም."} {"id": "6585", "contents": "1 January 880 - 1 September 880 እ.ኤ.ኣ. = 872 ዓ.ም. 2 September 880 - 31 December 880 እ.ኤ.ኣ. = 873 ዓ.ም."} {"id": "1503", "contents": "የቋንቋ ጥናት የሰው ልጅ ልሣናት የሚያጠና ጥናት ወይም ሳይንስ ነው። ቋንቋ የሰው ልጅ የሚግባባበት መሳሪያ ነው። አቡጊዳ አለም ጽሕፈቶች (ይህ ቋንቋ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "7149", "contents": "1 January 600 - 31 August 600 እ.ኤ.ኣ. = 592 ዓ.ም. 1 September 600 - 31 December 600 እ.ኤ.ኣ. = 593 ዓ.ም."} {"id": "4923", "contents": "1 January 1701 - 8 September 1701 እ.ኤ.ኣ. = 1693 ዓ.ም. 9 September 1701 - 31 December 1701 እ.ኤ.ኣ. = 1694 ዓ.ም."} {"id": "14463", "contents": "ህመሙ ቀርቶ ሞቱን በተወኝ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ህመሙ ቀርቶ ሞቱን በተወኝ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "7755", "contents": "1 January 301 - 29 August 301 እ.ኤ.ኣ. = 293 ዓ.ም. 30 August 301 - 31 December 301 እ.ኤ.ኣ. = 294 ዓ.ም."} {"id": "10467", "contents": "ሆስኒ ሙባረክ የግብጽ ፕሬዚዳንት ነበሩ።"} {"id": "14943", "contents": "ለንፉግ ሰው የገበያ መንገድ ይጠበዋል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "15165", "contents": "ለጥልና ለዳኛ ያለው ገንዘብ አፋፍ ይቆያል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "15171", "contents": "ለጨቅጫቃ ሰው ከማበደር ይሻላል በጄ ማደር የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "17073", "contents": "ጭለማ ቢመጣ አትፍራ ይነጋልና የአማርኛ ምሳሌ ነው። ተስፋ አድርግ"} {"id": "17247", "contents": "ብልጥ ሲለግም አመድ በዱቄት ይለውጣል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20127", "contents": "ትንሽ አበላሽ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20145", "contents": "ትልቅ ብልሀት ለንጉስ መገዛት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20319", "contents": "እንስራዋን ረስታ ውሀ ወረደች የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20331", "contents": "እንኳን ሊያበሉኝ ገርፈው ሰደዱኝ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20379", "contents": "እንደ የቤቱ ብዙ ነው ብልሀቱ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20553", "contents": "እጅ ለነግር ያግዛል ልብ እንደ ንጉስ ያዛል የአማርኛ ምሳሌ ነው። እጅ ለነግር ያግዛል ልብ እንደ ንጉስ ያዛል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "18009", "contents": "የካቲት ፳፩፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻፸፩ ኛው ዕለት ሲሆን፤ የበጋ ወቅት ፶፮ ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፻፺፭ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፻፺፬ ቀናት ይቀራሉ። ፲፱፻፶፪ ዓ/ም - የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ በጎ አድራጎት ድርጅት በአዋጅ ቁጥር ፪፻፷፩/፶፪ መሠረት ፀደቀ። የድርጅቱ ማቋቋሚያ የአደራ መስጫ ሰነድ (ቻርተር) በሐምሌ ፲፭ ቀን ፲፱፻፶፩ ዓ/ም በመንግሥት ማስታወቂያ ቁጥር ፪፻፶፫/፶፩ መሠረት ወጥቶአል። ይህ ድርጅት በጥቅምት ወር ፲፱፻፷፮ ዓ/ም የደርግ ጊዜያዊ ወታደራዊ መንግሥት በአዋጅ እስከወረሰው ድረስ አገልግሏል። ፲፱፻፶፪ ዓ/ም - በሞሮኮ የተከሰተ የመሬት እንቅጥቅጥ አጋዲር የተባለችውን ከተማ አወደመ። ፲፱፻፷፮ ዓ/ም - ለሰባት ዓመታት ተቋርጦ የነበረው የአሜሪካ እና ግብጽ የዲፕሎማቲክ ግንኙነት እንደገና ጀመረ። ፲፱፻፸ ዓ/ም - የኢትዮጵያ ሠራዊት በሶማሊያ ወራሪ ሠራዊት ላይ የካራማራ ድል ተቀዳጀ። ፲፱፻፺፩ ዓ/ም - የኢትዮጵያ ሠራዊት በኤርትራ ወራሪ ሠራዊት ላይ የባድመ ድል ተቀዳጀ። ፳፻፭ ዓ/ም - የካቶሊክ ቤተ ክርስቲያን ፖፕ ቤኔዲክት ፲፮ኛ «የዕድሜያቸው መግፋት የተደራረበ ሓላፊነታቸውን በአግባቡ ለመወጣት ስላላስቻላቸውና በሚታይባቸው አካላዊ ድካምና አቅም ማጣት» በሚል ምክንያት ሥልጣናቸውን ለቀቁ። ፲፯፻፴፫ ዓ/ም - የሸዋው መስፍን መርድ አዝማች አብዬ አረፉ። ቀብራቸውም በሐር አምባ ሚካኤል ተከናወነ። ልጃቸው መርድ አዝማች አምኃ ኢየሱስ ተተክተው ምስፍናውን ያዙ። http://www.ethiopianreporter.com/index.php?option=com_content&view=article&id=1314:2010-02-24-08-32-54&catid=105:2009-11-13-13-47-17&Itemid=625 http://en.wikipedia.org/wiki/Unilateral_Declaration_of_Egyptian_Independence http://en.wikipedia.org/wiki/February_28"} {"id": "15705", "contents": ""} {"id": "22899", "contents": "የአማርኛ ተረትና ምሳሌዎች በ ዳንኤል አበራ በ1998 ዓ.ም የተጻፈ የተረትና ምሳሌ ስብስብ ነው። የሚከተለው ፒ.ዲ.ኤፍ፣ ፻፮ ገጾቹ ይገኛሉ። ^ ምስጋና: ለአምሐ አስፋው (ዶ/ር)"} {"id": "21549", "contents": "ያ በሬ ባገደደ ያ በሬ ገደል ገባ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያ በሬ ባገደደ ያ በሬ ገደል ገባ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20895", "contents": "ዝሆን ጥርሱን አዝመራ ገብሱን የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዝሆን ጥርሱን አዝመራ ገብሱን የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "16125", "contents": "ሻማ ደረቅ ነዳጅ (ሰም) እና በውስጡ የተሸፈነ ቀጭን ገመድ (ክር) ያለው የብርሃን እና የሙቀት አመንጪ ነው። በአሁኑ ጊዜ አብዛሃኛዎቹ የሻማ ዓይነቶች የሚሠሩት ከፓራፊን ሲሆን በተጨማሪም ከንብ ሰም የሚሰሩም አሉ። ከሞራ የተሠሩ ሻማዎች በሮሜ ከ500 ዓክልበ.፣ በቻይናም ከ200 ዓክልበ. ጀምሮ ይታወቁ ነበር።"} {"id": "21711", "contents": "ያምራል ብሎ ይሸልሟል ያውቃል ብሎ ይሾሟል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያምራል ብሎ ይሸልሟል ያውቃል ብሎ ይሾሟል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21051", "contents": "የመከሩበት ሞተ የወርወሩበት ተሳተ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የመከሩበት ሞተ የወርወሩበት ተሳተ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21843", "contents": "ያደፈውን በእንዶድ የጎለደፈውን በሞረድ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያደፈውን በእንዶድ የጎለደፈውን በሞረድ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22221", "contents": "ጅራቷ ታደርሳለች ከናቷ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ጅራቷ ታደርሳለች ከናቷ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21159", "contents": "የማን እርሻ ብለህ እረስ የማን ሚስት ብለህ ውረስ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የማን እርሻ ብለህ እረስ የማን ሚስት ብለህ ውረስ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "30975", "contents": "[[ስዕል:|thumb|300px| ሰኸምኸት]] ሰኸምኸት የግብጽ የቀድሞ ዘመነ መንግሥት ፈርዖን ነበረ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "22329", "contents": ""} {"id": "32619", "contents": "ሀቪየር ሄርናንዴዝ ባልካዛር (Javier Hernández Balcázar ,ግንቦት ፳፬ ቀን ፲፱፻፹ ዓ.ም. ተወለደ) ሜክሲካዊ እግር ኳስ ተጫዋች ሲሆን ለማንችስተር ዩናይትድ እና የሜክሲኮ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድን በአጥቂነት ይጫወታል። በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ Javier Hernández Balcázar የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "40341", "contents": "ኢንጂነር ኣያና ብሩ የአማርኛ የጽሕፈት መሣሪያንና በመሣሪያው የኣከታተቡን ዘዴ የፈጠሩ ኢትዮጵያዊ ሊቅ ናቸው። [1] [2] ከኣድዋ ድል በኋላ ኢትዮጵያውያን የእንግሊዝኛውን የታይፕራይተር ወይም የጽሕፈት መሣሪያ ኣጠቃቀም ከተረዱ ወዲህ መሣሪያውን ለኣማርኛ ቀለሞች እንዲያገለግል ለ85 ዓመታት ግድም ቢታገሉም ሳይሳካ ቀርቷል። በመካከሉ ከተደረጉት የተለያዩ ሙከራዎች መካከል የኢንጂነር ኣያና ሥራ ኣንዱ ነበር። ዋናውም ችግር የመሣሪያው መርገጫዎች በኣማርኛ ፊደላት መብዛት የተነሳ በቂ ስለኣልነበሩ ፊደላቱን ከተለያዩ መርገጫዎች በመሰብሰብ በመቀጣጠል የሚያስከትብ ዘዴ ወደ ፲፱፻፳፭ ዓ.ም. ግድም ኣቀረቡ። በእዚህ ዘዴ “ሀ” ከኣንድ መርገጫ ከተከተበ በኋላ “ሁ” ፊደል የሚከተበው “ሀ” ጎን የመቀነስ ምልክትን ወይም “-” በማስቀመጥ ነበር። ይኸንኑ የመቀነስ ምልክት “ለ”፣ “ሐ”፣ “መ” እና የመሳሰሉት ጎን በማስቀመጥ “ሁ”፣ “ሉ”፣ “ሑ”፣ “ሙ” ስለሚመስሉ ኣንዱኑ መቀጠያ ለተለያዩ የፈጠራ ቁርጥራጮች እንዲሆን ተደረገ። እንደነ “ሹ” የመሳስሉትን በቅጥልጥል ለመክተብ ከ“ሰ” እና የመቀነስ ምልክት የተሠራውን “ሱ” ፊደል በሌላ መርገጫ ቀደም ብሎ ወይም ወደኋላ መልሶ ሌላ ረዥም መሰመር ከሌላ መርገጫ ከ“ሰ” ኣናት ላይ በማስቀመጥ ነበር የሚሠራው። ይህ የቅጥልጥል ፊደል ኣሠራርና መኖር ዓማርኛ ባልሆነ ነገር ቀለሞቹን በመሰሉ ነገሮች የቢሮ ሥራ መሥራት ስለተቻለ ኣያና ብሩ ለኢትዮጵያ ታላቅ ባለውለታ ናቸው። የኣያና መሣሪያ ባይኖር ኖሮ የቢሮ ጽሑፎችን በእጅ ጽሑፍ ተጠቅሞ መቀጠል ማዛለቁ ስለሚያጠራጥር ኢንጂነር ኣያና ለዓማርኛ እድገት ክፍተኛ ኣስተዋጽዖ ኣድርገዋል። እንዲህም ሆኖ ትክክለኛውን የግዕዝ ቀለሞች የኢትዮጵያ ማተሚያ ቤቶች ቀደም ብለው ሲጠቀሙባቸው ስለነበርና በኋላም ሲጠቀሙበት ስለነበረ የታይፕ ፊደል ከማተሚያ ቤቶቹ ጋር ግንኙንት ኣልነበረውም። የኣያና የጽሕፈት መኪና ቀለሞችም የዓማርኛ ፊደላት ኣልነበሩም፤ ሊሆኑም ኣይችሉም። ይህ ልዩነት ያልገባቸውና ከመቶ ያነሱ መርገጫዎች ላይ የተበተኑትን የታይፕ ቁርጥራቾጭ ከ፪፻ በላይ የሆኑት የዓማርኛ ቀለሞች ኣንድ የሚመስሏቸው ዛሬም ኣሉ። የኢንጂነሩ የጽሕፈት መኪና ፊደል እንደ እንግሊዝኛው ወደ ኮምፕዩተር መግባት ነበረበት የሚሉ ቢኖሩም የእንግሊዝኛው ቅጥልጥል ስላልሆነና ትክክለኛዎቹን ቀለሞች ስለከተበ ነው ወደ ኮምፕዩተር የተሻሻለው። የዓማርኛው መሣሪያ ግን ዓማርኛ ስላልከተበ ወደ ኮምፕዩተር መግባት የለበትም ብለው በጽሑፍ ተከራክረው ያስቀሩት ዶ/ር ኣበራ ሞላ ናቸው። [3] [4]"} {"id": "22719", "contents": "ኣጡምባር ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።"} {"id": "33741", "contents": "ሰማይ አንጎደጎደ ሰምና ፈትል ሰም ለበስ ሰርጉን ምላሽ ትለኛለህ ሰርጉን ተዝካር ትለኛለህ ስምህን ቄስ ይጥራው ሳለ አይሰጥ‎ ሰጎ ገባ‎ ስንዝር ሲሰጡት ጋት‎ ሰኔና ሰኞ ሰንኮፍ ዞፉ‎ ሰንኮፉ አልወጣ ሰው ሆነ"} {"id": "43977", "contents": "ሰኸተፒብሬ 1 አመነምሃት ግብጽን በመካከለኛ መንግሥት (12ኛው ሥርወ መንግሥት) ከ2002 እስከ 1972 ዓክልበ. ግድም ድረስ የገዛ ፈርዖን ነበረ። የ4 መንቱሆተፕ (ነብታዊሬ) ተከታይ ነበር። አመነምሃት መጀመርያ በነብታዊሬ አጭር ዘመን የነብታዊሬ አለቃ ወይም ሚኒስትር ይመስላል። በቅርብ ጊዜ ውስጥ ይህ አመነምሃት እራሱ ፈርዖን ሆነ። ነብታዊሬ ወዴት እንደ ሄደ ወይም እንደ ኖረ እንዳልኖረ አይታወቅም። አመነምሃት ከ፯ መቶ ያህል ዓመት በፊት ጠፍቶ የነበረውን ጥንታዊ መንግሥት ለማሳደስ ያደረገው ጥረት ሊታወቅ ችሏል። ይህም በጥንታዊ መንግሥት ፈሊጥ የሆነውን ሀረም በማስገንባቱ በኩል ይታያል። እንዲሁም ከአመነምሃት ዘመን በግብጽኛ የተጻፈው ሥነ ጽሁፍ ይህን ሀሣብ ያስረዳል። ከነዚህ መካከል የአመነምሃት ትምህርት፣ የሲኑሄ ታሪክ እና የነፈርቲ ትንቢት ዋናዎቹ ናቸው። በአመነምሃት ዘመነ መንግሥት በ፳ኛው ዓመት (1982 ዓክልበ. ግድም) ልጁን 1 ሰኑስረትን ከእርሱ ጋር በጋርዮሽ ወደ ዙፋኑ አስነሣው። በዚህ ዓመት ደግሞ የግብጽ ዋና ከተማ ከጤቤስ ወደ አዲስ ከተማ ኢጭታዊ አዛወረው። በ፳፱ኛው ዓመት ዋዋት (ስሜን ኩሽ መንግሥት) እንደ ያዘ ከአንድ ጽላት ታውቋል። በጽሑፎቹ መሠረት ልጁ ሰኑስረት በሊብያ እየዘመተ አመነምሃት በሤራ እንደ ተገደለ ይታሥባል። የነፈርቲ ትንቢት በ፩ አመነምሃት ዘመን የተጻፈ ትውፊት ነው። ትውፊቱ በቀድሞ ዘመን በጥንታዊው መንግሥት 4ኛው ሥርወ መንግሥት በነገሰው በስነፈሩ ዘመን ( 2975-2963 ዓክልበ. ግድም) ስለ ኖረ «ነፈርቲ» ስለ ተባለ ቄስ የተመለከተ ነው። ፈርዖኑ ስነፈሩ ሰልችቶት ነፈርቲ ትንቢት እንዲናገርለት አዘዘውና ንጉሡ የተናገረውን ቃል ጻፈው ይላል። ነቢዩ ለስነፈሩ፦ ወደፊት ሀገሩ አዲስ እንዲመሠረት ያስፈልጋል፤ እስከ መጨረሻውም ጥፍር ድረስ በሙሉ ይጠፋል፤ ማንም የሚጠብቃት አይተርፍምም፤ ሆኖም ወደፊት «አመኒ» የሚባል ንጉሥ ነግሦ መንግሥቱን አዲስ ይሠራዋል ብሎ ነበየለት። የዚህ ትውፊት መንስዔ በእርግጡ ሊታወቅ ባይቻለንም ፈርዖኑ «አመነምሃት» የሚለውን የዙፋን ስም መውሰዱን ለማጽደቅ እንደ ታሠበ ይሆናል። የአመነምሃት ምስል ከነነጭ ዘውድ በመቃብሩ እንደ ተሳለ የአመነምሃት ምስል በአሁኑ ካይሮ የአመነምሃት ስም በጢንዚዛ ዕንቁ ^ «የአመነምሃት ትምህርት»፣ ነጥብ ስለ «ኮሩስኮ ጽላት» Wolfgang Kosack: Berliner Hefte zur ägyptischen Literatur 1 - 12: Teil I. 1 - 6/ Teil II. 7 - 12 (2 Bände)."} {"id": "44001", "contents": "ሹ-ዱሩል ወይንም ሹ-ቱሩል ከ2001 እስከ 1986 ዓክልበ. ግድም የአካድ መጨረሻ ንጉሥ ነበረ። በሱመራዊ ነገሥታት ዝርዝር ዘንድ ከዱዱ ቀጥሎ ለ፲፭ ዓመት እንደ ነገሠ ይዘግባል። ሆኖም ለእርሱ ዘመን አንዳችም «የዓመት ስም» አልተረፈልንም። እንደ አባቱ ዱዱ ዘመን ጉታውያን በጠቅላላው መስጴጦምያን ሠፍረው የሹዱሩል ግዛት ከአካድ ከተማ እንዳልራቀ ከጥቂት ቅርሶች ብቻ ሊታወቅ ይቻላል። ከአካድ ከተማ ጭምር ቱቱብና ኤሽኑና ይገዛ ነበር። ከዚያ በላይ አሁን ዲያላ ወንዝ የሚባለው በዚያን ጊዜ «ሹዱሩል ወንዝ» በሚለው ስም ይታወቅ ነበር። በዝርዝሩ ዘንድ ከሹዱሩል በኋላ አካድ ተሸነፈና የመስጴጦምያ ላዕላይነት ከአካድ ወደ ኡሩክ (ኦሬክ) ተዛወረ። ከዚያ ስድስት የኡሩክ ነገሥታት ይዘርዝራል። ሆኖም ከነዚህ ፮ የአንዳችም ኅልውና በሥነ ቅርስ ገና አልተረጋገጠም። ጉታውያን በገቡበት ወቅት አንዳንድ ደቡባዊ ከተማ-አገር እንደ ኡሩክ፣ ኡርና ላጋሽ በራሳቸው ከንቲቦች ሥር ነጻ ሆነው ነበር። ሆኖም የአካድ መንግሥት መጨረሻ ውድቀት በኤላም ንጉሥ ኩቲክ-ኢንሹሺናክ ዕጅ እንደ ደረሰ ይመስላል። ^ Donald M. Matthews, The Early Glyptic of Tell Brak: Cylinder Seals of Third Millennium Syria 1997, p. 15."} {"id": "47523", "contents": "ቦይዚ (እንግሊዝኛ፦ Boise) የአይዳሆ ክፍላገር አሜሪካ ከተማ ነው።"} {"id": "7615", "contents": "1 January 371 - 30 August 371 እ.ኤ.ኣ. = 363 ዓ.ም. 31 August 371 - 31 December 371 እ.ኤ.ኣ. = 364 ዓ.ም."} {"id": "49515", "contents": "የአቢዶስ ሥወ መንግሥት ምናልባት ከ1646-1596 ዓክልበ. ያሕል በአቢዶስ፣ ጥንታዊ ግብጽ የተመሠረተ መንግሥት ነበረ። ይህ በብዙዎች ዘመናዊ ሊቃውንት አስተሳሰብ ወይም መላ ምት ነው። በዚህ ዘመን ከአቢዶስ የገዙት ታስበው የአንዳንድ ፈርዖኖች ቅርሶች ወይም ጽላቶች ተገኝተዋል። በዚህ ዘመን የሂክሶስ ወይም 15ኛው ሥርወ መንግሥት ወደ ስሜን፣ የጤቤስ ወይም 16ኛው ሥርወ መንግሥት ወደ ደቡብ ይገኝ ነበር። ነጻነታቸውን ከጤቤስ 1646 ዓክልበ. አገኝተው ለሂክሶስ በ1596 ዓክልበ. እንደ ወደቁ ይመስላል። ብዙ ሌላ ስለነዚህ ፈርዖኖች አይታወቅም። የሚከተለው ፈርዖኖች ከአቢዶስ እንደ ገዙ ይታስባል። ቅደም-ተከተላቸው አይታወቅም። ሰኸምራነፈርካው ወፕዋወተምሳፍ - ከአንድ ጽላት ይታወቃል። ሰኸምሬኹታዊ ፓንጨኒ - ከአንድ ጽላት ይታወቃል። መንኻውሬ ሰናይብ - ከአንድ ጽላት ይታወቃል። ወሰሪብሬ ሰነብካይ - መቃብሩ በ2006 ዓም በአቢዶስ ተገኘ። በቶሪኖ ቀኖና የሚከተለው ክፍል የአቢዶስ ነገሥታት እንደ ዘገቡ ታስቧል፦ «ወሰር...ሬ» «ወሰር»[...] (8 መስመሮች ጠፉ) [...]«ሀብሬ» [...] «2» [ዓመት] [...] «2 ዓመት» [...] «4 ዓመት» [...] «3 ዓመት» [...]«ኧንሬ፣ 2 ዓመት»"} {"id": "8113", "contents": "1 January 112 - 27 August 112 እ.ኤ.ኣ. = 104 ዓ.ም. 28 August 112 - 31 December 112 እ.ኤ.ኣ. = 105 ዓ.ም."} {"id": "8383", "contents": "በሙሉ ስሙ ሲጠራ አልበርት ቺኑዋሉሞጉ አቼቤ ይሰኛል። ምናልባትም ናይጄሪያ ካሉዋት ምርጥ ፀሃፍት ዝርዝር ውስጥ በአንደኛ ደረጃ የሚሰለፍ ሳይሆን አይቀርም። በ1930 እ.ኤ.አ. ኦጊዲ በተባለች የናይጄሪያ ግዛት ከአዜያህ ኦካፎ እና ከጃኔት አቼቤ ተወለድ። በ1953 እ.ኤ.አ. ከለንደን ዩኒቨርስቲ የመጀመሪያ ዲግሪውን አግኝቷል። ለአቼቤ ድንቅ ሥራ የተባለለት \"Things Fall Apart\" 50 ወደሚሆኑ የአለም ቁዋንቁዋዎች የተተርጎመ ሲሆን ወደ 10,000,000 ቅጂዎች እንደተሸጡለት ይነገራል። አቼቤ ከአፍሪካ ፀሃፍት ሁሉ ሥራው በበዙ ቁዋንቁዋዎች በመተርጎም ክብረ ወሰኑን እንደያዘ ነው። ብዙዎችም ይኸው ድርሰቱ በአለም እስከዛሬ ከተደረሱ ምርጥ ልበ-ወለዶች መካከል እንደሆነ ይስማማሉ። አቼቤ ከ30 ከሚበልጡ ዩኒበርስቲዎች የክብር ዶክትሬት የተቀበለ ሲሆን ብዙ ሽልማቶችንም ከተለያዩ ድርጅቶች አግኝቷል። ይሁንና እስከ አሁን ድረስ የኖቤል ሽልማት ለማግኘት አልታደለም። ይኸውም በብዙው ጽሁፉ የመራቡን አለም ዘረኛነት የሚተች በመሆኑ እንደሆነ ይነገራል። በ1990 ዓ.ም በደረሰበት የመኪና አደጋ ምክንያት ከወገቡ በታች መንቀሳቀስ የተሳነው ሲሆን ኒው ዮርክ ውስጥ በሚገኘው የባርድ ኮሌጅ የቋንቋና ሥነ-ፅሁፍ ፕሮፌሰር ሆኖ በማገልገል ላይ ይገኛል። ልብ-ወለድ ድርሰቶች Things Fall Apart፣ 1958 No Longer at Ease፣ 1960 Arrow of God፣ 1964 A Man of the People፣ 1966 Chike and the River፣ 1966 Anthills of the Savannah፣ 1988 አጫጭር ታሪኮች The Sacrificial Egg and Other Stories፣ 1962 Girls at War and Other Stories፣ 1973 African Short Stories (አርታኢ፣ ከ ሲ. ኤል. ኢንስ ጋር)፣ 1985 Heinemann Book of Contemporary African Short Stories (አርታኢ፣ ከ ሲ. ኤል. ኢንስ ጋር)፣ 1992 የግጥም መድብል Beware, Soul-Brother, and Other Poems፣ 1971 እሜሪካ ውስጥ *Christmas at Biafra, and Other Poems በሚል ርእስ ታትሟል፣ 1973 Donot Let him Die: Poems in Memory of Christopher Okigbo"} {"id": "12403", "contents": "የተፈጥሮ ሀብት በምድራችን ላይ ከመሬት በታችም ይሁን ከመሬት በላይ በተፈጥሮ የሚገኝ ሃብት ነው። ይህ ሀብት ህይወት ያላቸውንም (እንደ የዱር አራዊት) ይሁን የሌላቸውን (እንደ ፔትሮሊየም ነዳጅ) ያጠቃልላል።"} {"id": "2497", "contents": "ገ ጉ ጊ ጋ ጌ ግ ጎ ጓ ጐ ጒ ገምል በአቡጊዳ ተራ ሦስተኛው ፊደል ነው። እንዲሁም በከነዓን በአራማያና በዕብራይስጥ ፊደሎች ሦስተኛው ፊደል «ግመል» በሶርያም ፊደል «ገመል» ይባላል። በዓረብኛ ደግሞ ተመሳሳይ ፊደል «ጂም» ተብሎ በ«አብጃድ» ተራ 3ኛ ነው። (በዘመናዊ ተራ ግን 5ኛው ነው።) በግሪክም 3ኛው ፊደል «ጋማ» ይባላል። በነዚህ ቋንቋዎች አጠራሩ «ግ» ሲሆን በዓረብኛ ግን «ጅ» ሆኗል። የ«ግ» ድምጽ በቋንቋ ጥናት «ነዛሪ የትናጋ ፈንጂ» ይባላል። የገምል መነሻ ከቅድመ-ሴማዊ ጽሕፈት እንደ ሆነ ይታስባል። በዚህ ጽሕፈት ፊደሉ «የሚጣል ምርኩዝ» ስዕል መስለ። ለዚህም ተመሳሳይ የግብጽ ሀይሮግሊፍ ነበር፤ አጠራሩ ግን «ቀመእ» ነበር። በግብፅ የሠሩት ሴማውያን ግን በቋንቋቸው «ገምል» ስላሉት፣ ይህ ስዕል «ግ» ሆኖ እንዲሰማ መጣ። «ግመል» ደግሞ የእንስሳ አይነት ሊሆን ይችላል። የከነዓን «ግመል» እንዲሁም ከዚህ ምልክት ተወስዶ በዚያ መንገድ የዕብራይስጥና የአራማያ «ግመል» የአረብኛም «ጂም» ወለደ። ከዚህ በላይ የግሪክ አልፋቤት «ጋማ» (Γ γ) አባት ሆነ፤ እሱም የላቲን አልፋቤት (C c) , (G g) እና የቂርሎስ አልፋቤት (Г, г) እና (Ґ, ґ) ወላጅ ሆነ። ስለዚህ እነዚህ ሁሉ የ«ገምል» ሩቅ ዘመዶች ሊባሉ ይቻላል። በተጨማሪ የግዕዝ ቁጥር ፫ (ሦስት) ከግሪኩ Γ በመወሰዱ እሱም የ«ገ» ዘመድ ነው። ^ የግዕዝ መረጃ ከኢኦተቤ ማህበረ ቅዱሳን"} {"id": "14293", "contents": "ሁለቱን የተመኘ አንዱንም አላገኝ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሁለቱን የተመኘ አንዱንም አላገኝ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ባንድ ጊዜ ሁለት ዛፍ መውጣት አይቻልም የሚለውን የእንግሊዝኛ አባባል ያስታውሰናል። ወሳኝ መሆንንና ሁለት ወዶ አለመሆንን የሚመክር ምሳሌ ነው። ከዚህ ምሳሌ ጋር ሌላ ተቀራራቢ የእንግሊዝኛ አባባል አለ እሱም፦ ኬክን መብላት እና ሳይገመጥ ማቆየት አይቻልም። ወይ ይበላሉ ወይም ደሞ ሳይገመጥ ይቆያል እንጂ ሁለቱን ባንድ ጊዜ ማድረግ አይቻልም።"} {"id": "17005", "contents": "ደግሞ ይዩ የጊታር ትምህርት መማሪያ‎ ጊታር በተወጠሩ ክሮች (ጅማት) አማካኝነት ድምፅ የሚፈጥር ዘመናዊ የሙዚቃ መሣሪያ ነው። ይህ መሣሪያ በጣቶች ወይም በመከርከሪያ ክሮቹን በመምታት ወይንም በመነካካት መጫወት ይቻላል። የጊታር ክፍሎች ዋናው ሣጥን እና አንገቱ ሲሆን በአንገቱ ላይ የሚያልፉ የተወጠሩ ጅማቶች (በመደበኛው ብዛታቸው ፮ (ስድስት) ሲሆን በሌሎች የጊታር አይነቶች ቁጥሩ ሊበዛ ይችላል።) አሉት። == ዓይነት ==2 == አሠራር እና አካላቶች ==ልኬት == ቅኝት2 ==a የጊታር ዋና ዋና ክፍሎች ድረም (ከበሮ) ፒያኖ ክላርኔት ትራምፔት ሳክሶፎን Instruments In Depth: The Guitar ከ Bloomingdale የሙዚቃ ት/ት ቤት (ኦክሮበር, 2007) Stalking the Oldest Six-String Guitar Guitar physics International Guitar Research Archive (ይህ ባሕል ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "17239", "contents": "ባጎረስሁኝ ጣቴን ተነከስኩኝ ባፍ ይጠፉ በለፈለፉ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ባጎረስኩ ተነከስኩ"} {"id": "17335", "contents": "ተሟጋች - እኔ እረታ ይመስለኛል ሰውም ይመለከተኛል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የተሟጋችን ልዩ እይታ የሚያሳይ"} {"id": "20275", "contents": "እናቴን ሳይ ሴት ማግባቴ ቤትን ሳይ ትምባሆ መጠጣቴ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20377", "contents": "እንደ ዳኛ በውል እንደ ምሰሶ በመሃል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21643", "contents": "ያልበላ ሬሳ ያልለበሰ እንሰሳ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልበላ ሬሳ ያልለበሰ እንሰሳ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21193", "contents": "የማይሰራ አይብላ የማይረዳ አይጥላ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የማይሰራ አይብላ የማይረዳ አይጥላ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22357", "contents": "(ይህ ስለ ብሔር ወይም ሕዝብ የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) ደንይሮ የኢትዮጵያ ብሔር ነው።"} {"id": "21811", "contents": "ያወቀ ተጠነቀቀ የዘነጋ ተወጋ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያወቀ ተጠነቀቀ የዘነጋ ተወጋ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21817", "contents": "ያዋቂ አጥፊ የእስራኤል ጣፊ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያዋቂ አጥፊ የእስራኤል ጣፊ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21829", "contents": "ያየ ልናገር ቢል የሰማ ላውራ አለ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያየ ልናገር ቢል የሰማ ላውራ አለ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "31207", "contents": "ሉጋይድ ያርዶን በአይርላንድ አፈ ታሪክ ከ621 እስከ 612 ዓክልበ. ግድም ድረስ የአየርላንድ ከፍተኛ ነጉሥ ነበር። የአይርላንድ ታሪኮች እንዳሉት የሉጋይድ ዘመን ለ9 ዓመታት ቆየ። የላውድ አቆጣጠሮች (1014 ዓም ተቀነባብሮ) እና የድሮ አቆጣጠር በመከተል፣ ይህ ከ621 እስከ 612 ዓክልበ. ድረስ ይሆናል። (በኋላ የታዩት ታሪኮች ግን ከዚያ በፊት ያደርጉታል።) (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "22831", "contents": "ቀበሮ ኢትዮጵያና አለም ውስጥ የሚገኝ አጥቢ እንስሳ ነው። ሌሎች እውነታዎች ቀበሮዎች ብዙውን ጊዜ ነጠላ ናቸው ፡፡ ይህ ማለት በሕይወት ዘመናቸው አንድ የትዳር ጓደኛ ብቻ አላቸው ማለት ነው ፡፡ እንዲሁም በኩሬዎቻቸው ለመርዳት ናኖኒዎችን ይጠቀማሉ ፡፡ ኑናኒዎች የዘር ፍጥረታት ያልሆኑ ሴት ቀበሮዎች ናቸው ፡፡ አንዳንድ ጊዜ ፣ ​​አንድ ወንድ ቀበሮ በርካታ የሴት ጓደኞች ይኖሩታል ፡፡ አንድ ወንድ ወንድና አንዲት ሴት ያሏት ሴት በጋራ በአንድ ዋሻ ውስጥ እንደሚኖሩ ይታወቃል ፡፡ ቀበሮዎች ልክ እንደ ሰዎች አንዳቸው የሌላውን ድምፅ መለየት ይችላሉ ፡፡ ቀይ ቀበሮው ለመግባባት የሚጠቀሙባቸው 28 የተለያዩ ድም soundsች አሉት ፡፡ እነዚህ ድምzationsች ማሰራጫዎችን ፣ ቡሽዎችን እና ጩኸቶችን ያካትታሉ ፡፡ የቀይ ቀበሮ ትንሽ ቀጭኔ አካል ወደ 30 ሚ.ሜ. ከ 1500 ዎቹ ዓመታት ጀምሮ ቀበሮ አደን በእንግሊዝ ውስጥ ተወዳጅ የመዝናኛ ስፖርት ነበር ፡፡ ቀበሮዎችን ያለ ውሾች እርዳታ ቀበሮዎችን ማደን አሁንም በዩናይትድ ኪንግደም እና አሜሪካን ጨምሮ በሌሎች በርካታ ሀገሮች ውስጥ አሁንም ይሠራል ፡፡ በአፈ ታሪክ ውስጥ ቀበሮዎች አንዳንድ ጊዜ አስማታዊ ፍጥረታት በመሆናቸው ይገለጣሉ ፡፡ በዱር ውስጥ ቀበሮዎች ግልገሎች በንስር ላይ ይወድቃሉ ፡፡ ኮyotes ፣ ግራጫ ተኩላዎች ፣ ድቦች እና የተራራ አንበሶች ሁሉ ለአዋቂ ቀበሮዎች አዳኞች ናቸው ፡፡ ቀበሮዎች ጥሩ የመስማት ችሎታ አላቸው ፡፡ ዝቅተኛ-ድግግሞሽ ድም soundsችን እና ከመሬት በታች ሲቆፍሩ ይሰማራሉ ፡፡ ቀበሮ ማለት በውሻ አስተኔ (Canidae) ውስጥ የተገኙ በ5 ወገኖች ናቸው። ዕውነተኛ ቀበሮ - 12 ዝርያዎች፣ በመላ አለም ይገኛሉ ቀይ ቀበሮ የደቡብ አሜሪካ ቀበሮ - 6 ዝርያዎች (ደቡብ አሜሪካ) ግራጫ ቀበሮ፣ የደሴት ቀበሮ፣ የኮዙመል ቀበሮ (አሜሪካዎች) ሠርጠን በል ቀበሮ (ከደቡብ አሜሪካ) የሌት-ወፍ ጆሮ ያለው ቀበሮ (ኢትዮጵያና አፍሪካ) እንዲሁም የውሻ ወገን ውስጥ 2 ሌሎች ዝርዮች «ቀበሮ» ተብለዋል፤ እነርሱም ወርቃማ ቀበሮና ጥቁር ጀርባ ቀበሮ ናቸው። ቀይ ተኩላ ደግሞ አንዳንዴ «ቀይ ቀበሮ» ቢባልም፣ እሱም የውሻ ወገን አባል ነው። ከዚህም ጭምር በሕንድ ውቅያኖስ አገራት ዙሪያ «በራሪ ቀበሮች» የተባሉት የሌት ወፍ አይነቶች አሉ። ቀበሮዎች ከአንታርክቲካ በስተቀር በሁሉም አህጉራት ላይ የሚኖሩ ሲሆን በከተሞች ፣ በከተሞች እና በገጠር ቅንጅቶች ውስጥ እድገት ያደርጋሉ ፡፡ ግን በዙሪያችን ቢኖሩም ፣ እነሱ ትንሽ ምስጢሮች ናቸው ፡፡ ስለዚህ ተፈጥሮአዊ እንስሳ ተጨማሪ እዚህ አለ። 1."} {"id": "38863", "contents": "ኖኖ (ሸዋ) በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው። {{አቀማመጥ |align=center ኖኖ (ሸዋ) በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "31465", "contents": "ዲ ዥዕ (ቻይንኛ፦ 帝挚) በቻይና አፈ ታሪክ የጥንታዊ ቻይና ንጉሥ ነበር። በ100 ዓክልበ. ሲማ ጭየን የጻፈው የታላቁ ታሪክ ጸሐፊ መዝገቦች (ሽጂ) እና የቀርከሃ ዜና መዋዕል ስለ ዲ ዥዕ ብዙ ባይሉንም 2ቱ መጻሕፍት ይስማማሉ። አባቱ ዲ ኩ («ንጉሥ ኩ») ካረፈ በኋላ የተመረጠው ልጁ የታንግ ልዑል (ያው) ያንጊዜ አልተከተለም፣ ነገር ግን የኩ ሌላ ልጅ የያው ወንድም ዥዕ ዙፋኑን ያዘ። ዲ («ንጉሥ») ዥዕ መጥፎ ንጉሥ ሲሆን ለ9 ዓመታት ብቻ (2142-2133 ዓክልበ. ግድም) ነግሦ ከዙፋኑ ተጣለና ወንድሙ ያው ተተካ።"} {"id": "31711", "contents": "ሜሚንገን (ጀርመንኛ፦ Memmingen) (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31975", "contents": "ሥነ ጥምረት የሒሳብ ቅርንጫፍ ሲሆን የሚያጠናውም ሊቆጠሩ የሚችሉ ጠጣር የሂሳብ ነገሮችን (መዋቅሮችን) ነው። ሥነ ጥምረት በውሱን ወይም አእላፍ ተቆጣሪ ስብስቦች ላይ ተግባራዊ ሲሆን ይታያል። ሥነ ጥምረት የጠጣር ሒሳብ አካል ሲሆን ትኩረቱ የሚያይለው ከአንድ ስብስብ ሊወጡ የሚችሉ ምርጫዎችን በመቁጠር፣ ነገሮች ሊይዙት የሚችሉትን ቅጥ አይነት በሒሳብ በመድረስ፣ እኒህ ቅጦች እንዴት ሊደረስባቸው ይቻላል የሚለውን ጥያቄ በመመለስ ነው። በሥነ ጥምረት ስር ከሚገኙ የሒሳብ ዘርፎች፣ ግራፍ ኅልዮት እና ሥነ መካለል ዋና ዋናዎቹ ናቸው።"} {"id": "30895", "contents": ""} {"id": "32623", "contents": "1940 አመተ ምኅረት መስከረም ፲፩ - የክቡር ብላቴን ጌታ ኅሩይ ወልደሥላሴ አጽም በስደት ዘመን አርፈው ከተቀበሩበት ከእንግሊዝ አገር ወደ ውድ አገራቸው ኢትዮጵያ ተመልሶ በመንበረ ፀባዖት ቅድስት ሥላሴ ቤተ ክርስቲያን ተቀበረ። ጥቅምት ፳ - በ1988 ዓ.ም. በዓለም የንግድ ድርጅት (World Trade Organisation WTO) የተተካው «የንግድና የዋጋ ስምምነት» (General Agreement on Tariffs and Trade GATT) ተመሠረተ። ኅዳር ፳ - የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ፍልስጥኤምን በሐይማኖት መሠረት ለሁለት ከፍሎ አንደኛው የይሁዳዊ መንግሥት፤ ሁለተኛውን ክፍል ደግሞ የአረብ መንግሥት እንዲመሠረት የሚያስችለውን «ውሳኔ ፻፹፩» አጸደቀ። ይሄው ውሳኔ በድምጽ ሠላሣ ሦስት አገሮች ሲደግፉት፤ አሥራ ሦሥት አገሮች ተቃውመው፣ አሥር አገሮች ደግሞ የድጋፍም የቅራኔም ድምጽ ከመስጠት ተቆጥበዋል። ኢትዮጵያ እና ብሪታንያ ከነኝህ ከአሥር አገሮች መሀል ይገኛሉ። ኅዳር ፲፩ - የብሪታንያ አልጋ ወራሽ ልዕልት ኤልሳቤጥ (የአሁኗ ዳግማዊት ንግሥት ኤልሳቤጥ) በለንደን ዌስትሚንስተር አቤ ሌፍተናንት (አሁን ልዑል የኤዲንበራ ዱክ) ፊሊፕ ማውንትባተን አገባች። ጥር ፳፩ - ሕንዳዊው የሰላማዊ እንቅስቃሴ መሪ ማሀትማ ጋንዲ በነፍሰ ገዳይ እጅ ተገደሉ። መጋቢት ፳፱ - የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት በሥሩ የሚተዳደር ዓለም አቀፍ የሕዝብ ጤንነት ባለ ሥልጣን ድርጅት - ‘የዓለም ጤንነት ድርጅት’ን (World Health Organization WHO) መሠረተ። ግንቦት ፮ - እስራኤል ነጻ እና ሉዐላዊ አገር ተብላ ስትታወጅ ጊዜያዊ መንግሥት ተመሠረተ። ወዲያውኑ ጎረቤት የአረብ አገራት አዲሲቱን አገር በጦር ኃይል ሲያጠቋት የ1940ው የአረብ እና እስራኤል ጦርነት ተጀመረ። ሐምሌ ፲፭ - በጎሬ፣ ኢሉባቦር መጀመርያው የኢትዮጵያ አየር መንገድ አደጋ ሐምሌ ፲፰ - አቡነ ቴዎፍሎስ የሐረርጌ ጳጳስ ሆኑ። ሐምሌ ፳፪ - በሁለተኛው ዓለም ጦርነት ምክንያት ለአሥራ ሁለት ዓመታት ተቋርጦ የነብረው የኦሊምፒክ ፲፬ኛው ውድድር በለንደን ተጀመረ። ነሐሴ ፱ - ደቡብ እና ሰሜን ኮሪያ በይፋ ተለያዩ። ?"} {"id": "41065", "contents": "ኬብሮን በምእራብ ባንክ ውስጥ በጣም ጥንታዊ ከተማ ነች። አሁንም 250,000 ነዋሪዎች አሏት። አብዛኞቹ [የፍልስጤም አረቦች] ናቸው እነሱም አሉ በመጽሐፍ ቅዱስ መሠረት ኬብሮን አብርሃም መቀመጫ ናት በክርስትናም ሆነ በእስልምና እንደ ቅዱስ ቦታ ተወስዷል። በኦሪት ዘኊልቊ 13፡22 በከነዓን ዘምተው የእስራኤላውያን አርበኞች ወደ ኬብሮን በደረሱ ጊዜ፥ «በግብፅ ካለችው ከጣኔዎስ በፊት ስባት ዓመት ተሠርታ» የሚለውን መጠሪያ እንዳገኘ ይገለጻል። ይህ መረጃ ደግሞ ከመጽሐፈ ኩፋሌ 11:23 ሊገኝ ይችላል። አብርሃም ወደ ግብጽ በሄደበት ዘመን፥ «የግብጽ ክፍል የምትሆን ጣይናስም ያን ጊዜ ከኬብሮን በኋላ በሰባት ዓመት ተሠራች።» በዚህ አከፋፈል ኬብሮን የተሠራች በ1954 ዓ.ዓ. (2117 ዓክልበ. ግድም) ሆነ።"} {"id": "8494", "contents": "(ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "51943", "contents": "ይህ የታተሙ ታፈሰ ይፋው ገፅ ነው።"} {"id": "14980", "contents": "ለወሬ ሞትሁ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ወሬ ወዳጅን የሚገልጥ አባባል/ ዘይቤ"} {"id": "12856", "contents": "ሰዓት ጊዜን ለመጠቆም፣ ለመቁጠር፣ ለመለካት እና ከጊዜ ጋር የተያያዙ ነገሮችን ለማከናወን የምንጠቀምበት መሳሪያ ነው። ለጊዜው በእጅ ላይ የሚታሰረውን ጨምሮ የማንኛውም ሠዓት መቁጠሪያ ስያሜ ሊሆን ይችላል። ይህ መሳሪያ ከሠው ልጆች ግኝቶች ሁሉ ቀደምቱ ሲሆን ከቀን ያነሰ የጊዜ አሀድ በማስፈለጉ የተጀመረ ነው።"} {"id": "20350", "contents": "እንደ ሰው ትመጪ እንደ አውሬ ትሮጪ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20368", "contents": "እንደ ካህን ናዝዞ እንደ ንጉስ አዝዞ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "10420", "contents": "ሁ===ህጻን፡ሆኜ፡ትዝ ከሚለኝ ተረት፡መካከል፡የሚከተለው፡አንዱ፡ነው።=== ተረተረት የላም፡በረት አንድ፡ወፍ፡ነብረች፡... እሺ....ሺ.... እሽ፡ሲሏት፡በረረች። አባባተስፈይ"} {"id": "10456", "contents": "መላኩ ተፈራ ደርግ የኃይለስላሴን አገዛዝ ገርስሦ ስልጣን በያዘ ጊዜ በጎንደር አከባቢ ለአብዮቱ አልታዘዛችሁም በማለት ብዙ ሺ ወጣቶችን በመረሸንና በማስረሸኑ በጭካኔው ይታወቃል። በመሆኑም የጎንደር እናቶች እንዲህ ሲሉ አዚመውለታል። <<መላኩ ተፈራ የእግዜር ታናሽ ወንድም የዛሬውን ማረኝ እንጂ ሌላ ልጅ አልወልድም>> መቶ አለቃ መላኩ ተፈራ ለሰራው እጅግ አሰቃቂ የግድያ ወንጀሎች አሁን በስልጣን ላይ ያለው መንግስት ፍርድ ቤት በሞት እንዲቀጣ ፈርዶበታል።"} {"id": "20710", "contents": "ካለቀሰ አይቀር በደንብ ምታው የአማርኛ ምሳሌ ነው። ካለቀሰ አይቀር በደንብ ምታው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "17974", "contents": "ተገዳዩም ሟቹ ይጣደፋል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "18016", "contents": "ተግደርዳሪ በልቶ ሽሮ ተበዳሪ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "31408", "contents": "'ዋይ ረን የ ቻይና ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31054", "contents": "[[File:|250px| right| thumb|4 ስልማናሶር]] 4 ስልማናሶር ከ እስከ ዓክልበ. የአሦር ንጉሥ ነበረ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "22684", "contents": "ኣለብላቢት (Pavonia burchellii) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው። (በሌላ ምንጭ የአለብላቢት መታወቂያ Tragia cinerea ተባለ።)"} {"id": "33676", "contents": "አልሞት ባይ ተጋዳይ አከምባሎ ሰበረ ዓይኑን ገደለ አደብ ገዛ አፌን በዳቦ አፌን ልሸ ቀረሁ አፈ ቅቤ አፈ ቅይድ አፈ ብልጥ ኣራስ ነብር አሳሩን በላ"} {"id": "43852", "contents": "«ቼቼ» የሰላማዊት ገብሩ ነጠላ ዘፈን ነው። የሙዚቃ ቪድዮው ዳይሬክተር አንተነህ ዘለቀ ሲሆን ኪሮግራፈር ደግሞ ምስራቅ አየለ ናት። ቪዴዮ በዩቱብ"} {"id": "44566", "contents": "የቺሌ እግር ኳስ ፌዴሬሽን (እስፓንኛ፦ Federación de Fútbol de Chile (FFC)) የቺሌ እግር ኳስ አስተዳዳሪ አካል ነው። ፌዴሬሽኑ የቺሌ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድንንና የተለያዩ ብሔራዊ ውድድሮችን ያዘጋጃል። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "44644", "contents": "ሞዘል ወንዝ በፈረንሳይ፣ ሉክሰምቡርግና ጀርመን ወደ ራይን ወንዝ የሚፈስስ ወንዝ ነው።"} {"id": "50308", "contents": "፩ኛ ወደ ቆሮንጦስ በአዲስ ኪዳን ሁለተኛው መልዕክት ሲሆን ቅዱስ ጳውሎስ በቆሮንጦስ እያለ በ፶ ዎቹ ዓ.ም. ለቆሮንጦስ ሰዎች የጻፈው የመጀመሪያ መልዕክት ነው ። ፲፮ ምዕራፎች ይይዛል ። ይህ ፫ኛ ምዕራፍ ሲሆን በ፳፫ ንዑስ ክፍሎች ይከፈላል ። ቅዱስ ጳውሎስ ለቆሮንጦስ ሰዎች መልዕክት የጻፈበት ምክኒያት ብዙ ሲሆን ከብዙዎች በጥቂቱ ፣ ከመምህሮቻቸው መዐረግ ሳይደርሱ ደረስን እያሉ በብዙ ቐንቐ በሚናገሩ መምህሮቻቸው እንደነ ራሱ ፣ ጳውሎስ ፣ አጵሎስ... ላይ የሚታበዩ ስለተነሱ ለነዚህ እንደ ዘለፋ እንዲሆን ፤ በቆሮንቶስ ምዕመናን መሀከል መከፋፈላቸውን ሰምቶ ከዚህ ስህታቸው እንዲታረሙ ፤ በተጨማሪም ዓለምን ለማሳፈር እግዚአብሔር ታላቁን ሚሥጥር በዓለም በተናቁት ሰዎች እንዲገለፅ ማድረጉን ለማሳወቅ ጻፈው ። የሐዋርያው ጳውሎስ መልዕክት ፩ኛ ወደ ቆሮንጦስ ምዕራፍ ፫ 1፤እኔም፥ወንድሞች፡ሆይ፥የሥጋ፡እንደ፡መኾናችኹ፥በክርስቶስም፡ሕፃናት፡እንደ፡መኾናችኹ፡እንጂ፡ መንፈሳውያን፡እንደ፡መኾናችኹ፡ልናገራችኹ፡አልቻልኹም። 2፤ገና፡ጽኑ፡መብል፡ለመብላት፡አትችሉም፡ነበርና፥ወተት፡ጋትዃችኹ፤ 3፤ገና፡ሥጋውያን፡ናችኹና፥እስከ፡አኹን፡ድረስ፡ገና፡አትችሉም።ቅናትና፡ክርክር፡ስለሚገኝባችኹ፡ ሥጋውያን፡መኾናችኹ፡አይደላችኹምን፧እንደ፡ሰው፡ልማድስ፡አትመላለሱምን፧ 4፤አንዱ፦እኔ፡የጳውሎስ፡ነኝ፥ኹለተኛውም፦እኔ፡የአጵሎስ፡ነኝ፡ቢል፡ሰዎች፡ብቻ፡መኾናችኹ፡ አይደለምን፧ 5፤አጵሎስ፡እንግዲህ፡ምንድር፡ነው፧ጳውሎስስ፡ምንድር፡ነው፧በእነርሱ፡እጅ፡ያመናችኹ፡አገልጋዮች፡ ናቸው፤ለያንዳንዳቸውም፡ጌታ፡እንደ፡ሰጣቸው፡ያገለግላሉ። 6፤እኔ፡ተከልኹ፡አጵሎስም፡አጠጣ፥ነገር፡ግን፥እግዚአብሔር፡ያሳድግ፡ነበር፤ 7፤እንግዲያስ፡የሚያሳድግ፡እግዚአብሔር፡እንጂ፡የሚተክል፡ቢኾን፡ወይም፡የሚያጠጣ፡ቢኾን፡አንዳች፡ አይደለም። 8፤የሚተክልና፡የሚያጠጣ፡አንድ፡ናቸው፥ነገር፡ግን፥እያንዳንዱ፡እንደ፡ራሱ፡ድካም፡መጠን፡የራሱን፡ ደመ፡ወዝ፡ይቀበላል። 9፤የእግዚአብሔር፡ዕርሻ፡ናችኹ፤የእግዚአብሔር፡ሕንፃ፡ናችኹ፤ከርሱ፡ጋራ፡ዐብረን፡የምንሠራ፡ነንና። 10፤የእግዚአብሔር፡ጸጋ፡እንደተሰጠኝ፡መጠን፡እንደ፡ብልኀተኛ፡የዐናጺ፡አለቃ፡መሠረትን፡ መሠረትኹ፥ሌላውም፡በላዩ፡ያንጻል። እያንዳንዱ፡ግን፡በርሱ፡ላይ፡እንዴት፡እንዲያንጽ፡ይጠንቀቅ። 11፤ከተመሠረተው፡በቀር፡ማንም፡ሌላ፡መሠረት፡ሊመሠርት፡አይችልምና፥ርሱም፡ኢየሱስ፡ክርስቶስ፡ነው። 12፤ማንም፡ግን፡በዚህ፡መሠረት፡ላይ፡በወርቅ፡ቢኾን፡በብርም፡በከበረ፡ድንጋይም፡በዕንጨትም፡በሣርም፡ ወይም፡በአገዳ፡ቢያንጽ፥የያንዳንዱ፡ሥራ፡ይገለጣል፤ 13፤በእሳት፡ስለሚገለጥ፡ያ፡ቀን፡ያሳያልና፥የያንዳንዱም፡ሥራ፡እንዴት፡መኾኑን፡እሳቱ፡ይፈትነዋል። 14፤ማንም፡በርሱ፡ላይ፡ያነጸው፡ሥራ፡ቢጸናለት፡ደመ፡ወዙን፡ይቀበላል፤ 15፤የማንም፡ሥራ፡የተቃጠለበት፡ቢኾን፡ይጐዳበታል፥ርሱ፡ራሱ፡ግን፡ይድናል፥ነገር፡ግን፥በእሳት፡እንደሚድን፡ይኾናል። 16፤የእግዚአብሔር፡ቤተ፡መቅደስ፡እንደ፡ኾናችኹ፡የእግዚአብሔርም፡መንፈስ፡እንዲኖርባችኹ፡አታውቁምን፧ 17፤ማንም፡የእግዚአብሔርን፡ቤተ፡መቅደስ፡ቢያፈርስ፡እግዚአብሔር፡ርሱን፡ያፈርሰዋል፤የእግዚአብሔር፡ቤተ፡ መቅደስ፡ቅዱስ፡ነውና፥ያውም፡እናንተ፡ናችኹ። 18፤ማንም፡ራሱን፡አያታል፟፤ከእናንተ፡ማንም፡በዚች፡ዓለም፡ጥበበኛ፡የኾነ፡ቢመስለው፡ጥበበኛ፡ይኾን፡ ዘንድ፡ሞኝ፡ይኹን። 19-20፤የዚች፡ዓለም፡ጥበብ፡በእግዚአብሔር፡ፊት፡ሞኝነት፡ነውና፦ርሱ፡ጥበበኛዎችን፡በተንኰላቸው፡ የሚይዝ፤ደግሞም፦ጌታ፡የጥበበኛዎችን፡ዐሳብ፡ከንቱ፡እንደ፡ኾነ፡ያውቃል፡ተብሎ፡ተጽፏልና። 21፤ስለዚህም፡ማንም፡በሰው፡አይመካ።ነገር፡ዅሉ፡የእናንተ፡ነውና፤ 22፤ጳውሎስ፡ቢኾን፡አጵሎስም፡ቢኾን፡ኬፋም፡ቢኾን፡ዓለምም፡ቢኾን፡ሕይወትም፡ቢኾን፡ሞትም፡ቢኾን፡ያለውም፡ቢኾን፡የሚመጣውም፡ቢኾን፥ 23፤ዅሉ፡የእናንተ፡ነው፥እናንተም፡የክርስቶስ፡ናችኹ፡ክርስቶስም፡የእግዚአብሔር፡ነው።"} {"id": "49480", "contents": "የበረሃው ጉዞ{1} ለህይወት ዋጋ ስጥ ለህይወት ዋጋ ስጥ ዛሬ የተባለው የፈጣሪ ትዛዝ ከአዳም ጀምሮ ነው አሁንም የሰው ልጅ ህግም ዓያግደው ሁሌም ተሸናፊ ለደካማ ስጋው አዳም የተሰጠው ያመልካም ሕይወት እንዲኖር ነበረ ባምላክ በረከት ሁሌም ተንደላቆ በገነት ለመኖር በተሰጠው ጸጋ በሃሴት በፍቅር አምላክ ህግ ሰጠው እንዲኖር ከሱ ጋር የፈጣሪን ፈቃድ አዳምም ረስቶ የህይወቱን ዋጋ በፍሬ ተክቶ ቢበላት ተሻረ ፍሬዋን ቀን ጥሶ ጸጋው ተገፎበት አተረፈ ለቅሶ ለህይወት ዋጋ ስጥ ብሎ ያለው አምላክ አሁንም ይለናል ዓረ እንኑር በልክ የሰው ልጆች ህይወት ያለው በደም ስር ነው የመኖሩ ጸጋ ካምላክ የተሰጠው እስትንፋስን ሁሉ የሚቆጣጠረው የህይወት ዋጋችን ደማችን እኮ ነው አየር ምግባችንን ይዞ የሚዞረው ባለም መኖራችን በደም ነው በደም ነው የአምላካችን ጸጋ ህይወት የሚያድነው ህጉን በመጠበቅ እንክፈለው ዋጋ መቅበዝበዝ ይቅርብን እዚም ጋር እዚያ ጋ ይለናል ፈጣሪ እንኑር ከእኔ ጋ!!!! ተጻፈ በወርሃ ክረምት 1995 እኢአ"} {"id": "7139", "contents": "ካፓምፓንጋንኛ (Kapampangan) በፊልፒንስ በ2.3 ሚሊዮን ሰዎች የሚናገር ቋንቋ ነው። አንዳንድ ቃላት ከስፓንኛ፣ ከቻይንኛና ከሳንስክሪት ተበድረዋል። ኮሙስታ ና ካ? - እንድምን ነህ? ማሳለሰ ኩ ፑ። - ደህና ነኝ ናኑንግ ላግዩ ሙ? - ስምዎ ማነው? ማላጉ ካንግ ታላጋ - በጣም ቆንጆ ነዎት ዋ - አዎ አሊ - አይደለም መከኒ (ከ 'ኡመ ካ ከኒ') - ና የካፓምፓንጋንኛ ውክፔዲያ አለ!"} {"id": "50680", "contents": "አቶ ዮናስ ደሳለው በድሮው ጎጃም ጠቅላይ ግዛት አገው ምድር አውራጃ በአሁኑ ፈግታ ለኮማ ወረዳ ልዩ ስሙ አ/ቅዳም ከተማ 01 ቀበሌ ከአባታቸው መ/ር ደሳለው በሪሁን እና ከእናታቸው መ/ርት ጥሩእመቤት ዳኛው ጥቅምት 6/2012 ዓ.ም ተወለደ። ተወለዶ አቅማ ሄዋን እስኪደረስ ድረስ ከአያቱ ጋር አደገ።ከዚያህ በሆላ ወደ አባቱ ዘንድ መኖር ስለፈለገ በፊቱ አጣራር ኮክራ አውራጃ በአሁኑ ፋግታ ለኮማ ወረዳ ኮሪጎሃና ቀበሌ ቸዋሲ ኪ/ምህረት ኑሮውን መስርተው የሚኖሩ ታዋቂ እና ዝናኛ አከበባውን ህብረተሰብ ወይም ማህበረሰብ የሚያከብሩ ታላቅ ሰው ናቸው።"} {"id": "7601", "contents": "1 January 378 - 29 August 378 እ.ኤ.ኣ. = 370 ዓ.ም. 30 August 378 - 31 December 378 እ.ኤ.ኣ. = 371 ዓ.ም."} {"id": "7625", "contents": "1 January 366 - 29 August 366 እ.ኤ.ኣ. = 358 ዓ.ም. 30 August 366 - 31 December 366 እ.ኤ.ኣ. = 359 ዓ.ም."} {"id": "52408", "contents": "የሮማን ኢምፓየር (ላቲን፡ ኢምፔሪየም Rōmānum [ɪmˈpɛri.ũː roːˈmaːnũː]፤ ግሪክ፡ Βασιλεία τῶν Ῥωμαίων፣ translit. የጥንት የሮማውያን ባሲሊያ ቶን Rhōmaí-ōn የፖስታ ዘመን ነበር)። እንደ ፖለቲካ፣ በአውሮፓ፣ በሰሜን አፍሪካ እና በምዕራብ እስያ በሜዲትራኒያን ባህር ዙሪያ ያሉ ትላልቅ ግዛቶችን ያጠቃልላል፣ በንጉሠ ነገሥት ይመራ ነበር። አውግስጦስ ቄሳር የመጀመሪያው የሮም ንጉሠ ነገሥት ከሆነበት ጊዜ አንስቶ እስከ 3ኛው ክፍለ ዘመን ወታደራዊ ሥርዓት አልበኝነት ድረስ ጣሊያን የግዛቶቿ ዋና ከተማ ስትሆን የሮም ከተማ ብቸኛዋ ዋና ከተማ የሆነች ዋና ከተማ ነበረች። በኋላ፣ ኢምፓየር በምዕራባዊው የሮማ ኢምፓየር እና በምስራቃዊው የሮማ ኢምፓየር ላይ ቁጥጥር በሚጋሩ ብዙ ንጉሠ ነገሥታት ተገዛ። ሮም እስከ 476 ዓ.ም ድረስ የሁለቱም ክፍሎች ዋና ዋና ከተማ ሆና ቆየች፣ የንጉሠ ነገሥቱ ምልክቶች ወደ ቁስጥንጥንያ የተላከው የምዕራባዊውን የራቨና ዋና ከተማ በጀርመናዊው አረመኔዎች በኦዶአሰር ሥር መያዙን እና በመቀጠልም ሮሙሉስ አውጉስቱሉስ መቀመጡን ተከትሎ ነው። በ380 ዓ.ም ክርስትና የሮማን ኢምፓየር መንግሥታዊ ቤተ ክርስቲያን አድርጎ መቀበሉ እና የምዕራቡ የሮማ ኢምፓየር በጀርመን ነገሥታት መውደቅ የጥንታዊ ጥንታዊነት ፍጻሜ እና የመካከለኛው ዘመን መጀመሪያ ነው። በነዚህ ክስተቶች ምክንያት፣ ከምስራቃዊው የሮም ግዛት ቀስ በቀስ ሔለንናይዜሽን ጋር፣ የታሪክ ተመራማሪዎች በምስራቅ አውራጃዎች ውስጥ የቀረውን የመካከለኛው ዘመን የሮማን ኢምፓየር የባይዛንታይን ግዛት ብለው ይለያሉ። ከክርስቶስ ልደት በፊት በ6ኛው መቶ ክፍለ ዘመን የሮምን ንጉሣዊ አገዛዝ የተካው የሮማን ሬፐብሊክ መንግሥት በተከታታይ የእርስ በርስ ጦርነቶች እና በፖለቲካዊ ግጭቶች ክፉኛ ተበላሽቶ ነበር። ከክርስቶስ ልደት በፊት በ1ኛው ክፍለ ዘመን አጋማሽ ላይ ጁሊየስ ቄሳር ዘላለማዊ አምባገነን ሆኖ ተሾመ ከዚያም በ44 ዓክልበ."} {"id": "5951", "contents": "1 January 1191 - 5 September 1191 እ.ኤ.ኣ. = 1183 ዓ.ም. 6 September 1191 - 31 December 1191 እ.ኤ.ኣ. = 1184 ዓ.ም."} {"id": "6191", "contents": "1 January 1071 - 4 September 1071 እ.ኤ.ኣ. = 1063 ዓ.ም. 5 September 1071 - 31 December 1071 እ.ኤ.ኣ. = 1064 ዓ.ም."} {"id": "6389", "contents": "1 January 975 - 3 September 975 እ.ኤ.ኣ. = 967 ዓ.ም. 4 September 975 - 31 December 975 እ.ኤ.ኣ. = 968 ዓ.ም."} {"id": "6395", "contents": "1 January 972 - 2 September 972 እ.ኤ.ኣ. = 964 ዓ.ም. 3 September 972 - 31 December 972 እ.ኤ.ኣ. = 965 ዓ.ም."} {"id": "6413", "contents": "1 January 963 - 3 September 963 እ.ኤ.ኣ. = 955 ዓ.ም. 4 September 963 - 31 December 963 እ.ኤ.ኣ. = 956 ዓ.ም."} {"id": "6485", "contents": "1 January 928 - 2 September 928 እ.ኤ.ኣ. = 920 ዓ.ም. 3 September 928 - 31 December 928 እ.ኤ.ኣ. = 921 ዓ.ም."} {"id": "6647", "contents": "1 January 850 - 1 September 850 እ.ኤ.ኣ. = 842 ዓ.ም. 2 September 850 - 31 December 850 እ.ኤ.ኣ. = 843 ዓ.ም."} {"id": "6677", "contents": "1 January 835 - 2 September 835 እ.ኤ.ኣ. = 827 ዓ.ም. 3 September 835 - 31 December 835 እ.ኤ.ኣ. = 828 ዓ.ም."} {"id": "6713", "contents": "1 January 817 - 1 September 817 እ.ኤ.ኣ. = 809 ዓ.ም. 2 September 817 - 31 December 817 እ.ኤ.ኣ. = 810 ዓ.ም."} {"id": "6749", "contents": "1 January 799 - 2 September 799 እ.ኤ.ኣ. = 791 ዓ.ም. 3 September 799 - 31 December 799 እ.ኤ.ኣ. = 792 ዓ.ም."} {"id": "6773", "contents": "1 January 787 - 2 September 787 እ.ኤ.ኣ. = 779 ዓ.ም. 3 September 787 - 31 December 787 እ.ኤ.ኣ. = 780 ዓ.ም."} {"id": "5645", "contents": "1 January 1344 - 5 September 1344 እ.ኤ.ኣ. = 1336 ዓ.ም. 6 September 1344 - 31 December 1344 እ.ኤ.ኣ. = 1337 ዓ.ም."} {"id": "14459", "contents": "ሂድ ካገር ኑር ካገር የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሂድ ካገር ኑር ካገር የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "8177", "contents": "1 January 80 - 26 August 80 እ.ኤ.ኣ. = 72 ዓ.ም. 27 August 80 - 31 December 80 እ.ኤ.ኣ. = 73 ዓ.ም."} {"id": "11987", "contents": "ሎቲ (ብዙሀን ማሎቲ) የ ሌሶቶ ንጉዛት ገንዘብ ነው።. አንዱ ሌቶ አንድ መቶ ሊሴንቴ (ነጠላ ሴንቴ) ማለት ነው። ይሄ ገንዘብ ከደቡብ አፍሪቃው ራንድ ጋር የተያያዘ ሲሆን በንጉዛቱ ሁለቱም ገንዘቦች በዕኩልነት ሕጋዊ ገንዘቦች ናቸው። የአትም ዘመናቸው ፲፱፻፸፪ የሆነ የ አንድ፤ ሁለት፤ አምሥት፤ አሥር፤ ሃያ አምሥት እና አምሣ ሊሴንቴ እንዲሁም የ አንድ ሎቲ ሳንቲሞች በ ፲፱፻፹ ዓ.ም. ተሠራጩ። የሃያ ሊሴንቴ ሳንቲም ደግሞ ከስምንት ዓመት በኋላ ተሠራጭቷል። በስርጭት ላይ ያሉ የባንክ የወረቀት ገንዘቦች አስር ማሎቲ ሃያ ማሎቲ አምሣ ማሎቲ መቶ ማሎቲ ሁለት መቶ ማሎቲ ናቸው።"} {"id": "14927", "contents": "ለተሾመው ይመሰክሩለታል ለተሻረው ይመሰክሩበታል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ለተሾመ ይሟገቱለታል ለተሻረ ይመሰክሩበታል"} {"id": "8867", "contents": "ክሮኤሽያ ወይም ክሮሽያ (ክሮሽኛ፦ Hrvatska /ሕርዋትስካ/) የአውሮፓ አገር ነው። የቀድሞ ዩጎስላቪያ ክፍላገር ነበረ። «ክሮኤሽያ» በእንግሊዝኛ የ«Croatia» ኣጠራር ያንጸባርቃል። ይህም አጻጻፍ ከሮማይስጥ /ክሮዋቲያ/ ሲሆን ከኗሪ ስም /ሕርዋትስካ/፣ ሕዝቡም /ሕርዋቲ/፣ ቋንቋውም /ሕርዋትስኪ/ ደረሰ። የስላቪክ ቋንቋ ተናጋሪዎች የሆኑት ክሮአት ሕዝብ በዙሪያው ከ810 ዓም ገደማ ታውቀዋል፣ ከ600 ዓም አስቀድሞ ተዘዋዋሪዎች እንደ ነበሩ ይታመናል፤ ከእስኩቴስ ወይም ከሳርማትያ እንደ ደረሱ በብዙ መምህሮች ይታመናል። ትርጉሙ ተከራካሪ ሆኗል፤ በአንዳንድ አስተሳሰቦች ግን ከጥንታዊው ሀገር «አራኾሲያ» (በአሁኑ አፍጋኒስታን፣ ጥንታዊ ፋርስኛ /ሓራሑዋቲስ/) ጋር ዝምድና ይኖረዋል። ^ እንግሊዝኛው አጠራር የታላቅ የአናባቢ መፈራረቅ ምሳሌ ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "21257", "contents": "የምጥ መድሀኒቱ አንድ እግር ማስቀደም ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው። የምጥ መድሀኒቱ አንድ እግር ማስቀደም ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21263", "contents": "የሞተ ያልነበረ ይመስላል ያለ የማይሞት ይመስላል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሞተ ያልነበረ ይመስላል ያለ የማይሞት ይመስላል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "16895", "contents": "ፌሮ ብረት ወይም የማጠናከሪያ ብረት ከካርቦን ብረት የሚሰራ ጠንካራ የግንባታ መሣሪያ ሲሆን የሚጠቅመውም በሲሚንቶ ቅልቅል ውስጥ እንደማጠናከሪያነት ነው። ይህ ብረት የተሠራው መዋቅር ጭመቃዊ ጥንካሬ እንዲኖረው ያደርገዋል።"} {"id": "21383", "contents": "የኋላ የኋላ አይቀርም ዱላ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የኋላ የኋላ አይቀርም ዱላ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21437", "contents": "የወደዱትን ሲያጡ የጠሉትን ይቀላውጡ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የወደዱትን ሲያጡ የጠሉትን ይቀላውጡ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "19517", "contents": "ነውር ለባለቤቱ እንግዳ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "19523", "contents": "ነገሩ ነው እንጅ ቢላዋ ሰው አይጎዳም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ከፍትፍቱ ፊቱ አይነት አባብል።"} {"id": "20465", "contents": "እውር ሲወበራ በትሩን ይጥላል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20471", "contents": "እውር ቢጠግብ ዘንጉን ይወረውር የአማርኛ ምሳሌ ነው። እውር ቢጠግብ ዘንጉን ይወረውር የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "2513", "contents": "የ ዩ ዪ ያ ዬ ይ ዮ የመን (ወይም የማን) በጥንታዊ አቡጊዳ ተራ ዐሥረኛው ፊደል ነው። እንዲሁም በከነዓን በአራማያ በዕብራይስጥ በሶርያም ፊደሎች ዐሥረኛው ፊደል «ዮድ» ይባላል። በዓረብኛ ደግሞ ተመሳሳይ ፊደል «ያእ» ተብሎ በ«አብጃድ» ተራ 10ኛ ነው። (በዘመናዊ ተራ ግን 28ኛው ነው።) የየመን መነሻ ከቅድመ-ሴማዊ ጽሕፈት እንደ ሆነ ይታስባል። በዚህ ጽሕፈት ፊደሉ የእጅ ስዕል መስለ። ለዚህም ተመሳሳይ የግብጽ ሀይሮግሊፍ ነበር። አጠራሩ ግን «ዐ» ነበር። በግብፅ የሠሩት ሴማውያን ግን በቋንቋቸው «ዮድ» ስላሉት፣ ይህ ስዕል «ይ» ሆኖ እንዲሰማ መጣ። በግዕዝ ቃሉ «እድ» ሆኖ በዚሁ ድምጽ ስለማይጀመር፣ በ«ዮድ» ፈንታ የፊደል ስም «የመን» (ማለት ቀኝ እጅ) ይባላል። የከነዓን «ዮድ» እንዲሁም ከዚህ ምልክት ተወስዶ በዚያ መንገድ የዕብራይስጥና የአራማያ «ዮድ» የአረብኛም «ያእ» ወለደ። ከዚህ በላይ የግሪክ አልፋቤት «ኢዮታ» (Ι, ι) አባት ሆነ። እሱም የላቲን አልፋቤት (I i) እና (J j) ወላጅ ሆነ። ስለዚህ እነዚህ ሁሉ የ«የመን» ሩቅ ዘመዶች ሊባሉ ይቻላል። በተጨማሪ የግዕዝ ቁጥር ፲ (አሥር) ከግሪኩ ι በመወሰዱ እሱም የ«የ» ዘመድ ነው።"} {"id": "20855", "contents": "ዘንጋዳ ከቆረጡት አገዳ ሚስት ከፈቷት እዳ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዘንጋዳ ከቆረጡት አገዳ ሚስት ከፈቷት እዳ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20909", "contents": "ዝባድን ከውሻ እምነትን ከባለጌ አትሻ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዝባድን ከውሻ እምነትን ከባለጌ አትሻ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20915", "contents": "ዝናብ ሲያባራ ከዋሻ ምን ሊሻ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዝናብ ሲያባራ ከዋሻ ምን ሊሻ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20933", "contents": "ዝንጀሮ ቢሰበሰብ ውሻን አይመክትም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዝንጀሮ ቢሰበሰብ ውሻን አይመክትም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20939", "contents": "ዝንጀሮና ጥዋ ክፉ ነው የሚይዝ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዝንጀሮና ጥዋ ክፉ ነው የሚይዝ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "19991", "contents": "የኢስላም መሰረቶች መአምስት ይከፈላሉ በተጨማሪ ሌሎች ስድስት የእምነት መሰረቶች በሚባል የሚታወቁም አሉ።እነሱም www.habeshamuslims.com"} {"id": "21815", "contents": "ያወቁ ሲታጠቁ ያላወቁ ተሳቀቁ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያወቁ ሲታጠቁ ያላወቁ ተሳቀቁ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21833", "contents": "ያዩትን ሊሰሩ አይናቸውን ታወሩ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያዩትን ሊሰሩ አይናቸውን ታወሩ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21065", "contents": "የመጥረቢያ ልጅ ጥልቆ አይደል የሚባለው የአማርኛ ምሳሌ ነው። የመጥረቢያ ልጅ ጥልቆ አይደል የሚባለው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21845", "contents": "ያዳቆነ ሰይጣን ሳያቀስ አይቀርም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያዳቆነ ሰይጣን ሳያቀስ አይቀርም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22535", "contents": "የኢትዮጵያዊያን አንድነት ዴሞክራሲያዊ ድርጅት የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲ ነው።"} {"id": "22559", "contents": "የጠምባሮ ሕዝብ ዴሞክራሲያዊ ሕብረት የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲ ነው።"} {"id": "22595", "contents": "ማንጎ (Mangifera) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ወገን ነው። የስኩዋር በሽታ መድሀኒት 11 የማንጎ ቅጠሎችን እንደ ሻይ አፍልቶ ጥዋት በባዶ ሆድ መጠጣት ነው። ^ ምንጭ EBC ሬዲዮ እሁድ ድንቃድንቅ ዜና ተመስገን ጥላሁን አድራሻ ኢሉባቦር (ሱጴ)"} {"id": "19271", "contents": "ሞዛምቢክ የአለም ባንዲራዎች ሰንደቅ ዓላማ (ይህ ባንዲራዎች ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31667", "contents": "ቦን (ጀርመንኛ፦ Bonn) (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "40007", "contents": "ሞንሬያል ዴ አሪዛ (እስፓንኛ፦ Monreal de Ariza) የእስፓንያ መንደር ነው። የጥንታዊ ከተማ አርኮብሪጋ ፍርስራሽ ባካባቢው ይገኛል። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "32051", "contents": "ትሪቶኒስ ሀይቅ በጥንታዊ ግሪክ አፈ ታሪክ ውስጥ በሊብያ የተገኘ ታላቅ ሐይቅ ነበረ። ብዙ የግሪክ ሃይማኖት አማልክት እንደ ትሪቶን፣ ሃሞን፣ ፓላስ፣ አቴና፣ ዲዮኒስዮስና ክሮኖስ ከዚህ አካባቢ ጋር ግንኙነት ነበራቸው። ሄሮዶቱስ፣ ዲዮዶሮስ ሲኩሉስና ሌሎች እንዳሉት፣ ይህ ሀይቅ ከቀርታግና ደቡብ በዛሬው ቱኒዚያ ይገኝ ነበር። ከዚህ ጋር «ትሪቶን» የሚባል ወንዝ ይፈስበት ነበር። በሄሮዶቱስ ዘንድ ሁለት ደሴቶች እነርሱም ፍላ እና ሜኔ አሉበት። ዲዮዶሮስ እንዳለው ኒሳ ደሴት በትሪቶን ወንዝ ውስጥ ነበረ፤ ሄሮዶቱስ ግን ኒሳ በአይቲዮፒያ በተገኘ ሀይቅ ላይ መኖሩን መሰከረ። ከምድር መንቀጥቀጥ የተነሣ ሐይቁ በግማሽ ወራት ደርቆ አሁን በቱኒዚያ አገር በበጋ የሚሞላ በክረምትም የሚደረቀው ሐይቅ ሻት አል-ጀሪድ እንደ ሆነ ይታሥባል።"} {"id": "47663", "contents": ""} {"id": "7128", "contents": "1 January 610 - 31 August 610 እ.ኤ.ኣ. = 602 ዓ.ም. 1 September 610 - 31 December 610 እ.ኤ.ኣ. = 603 ዓ.ም."} {"id": "48707", "contents": "ብርስተል (እንግሊዝኛ፦ Bristol) የእንግላንድ ከተማ ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "6228", "contents": "1 January 1053 - 3 September 1053 እ.ኤ.ኣ. = 1045 ዓ.ም. 4 September 1053 - 31 December 1053 እ.ኤ.ኣ. = 1046 ዓ.ም."} {"id": "6246", "contents": "1 January 1044 - 3 September 1044 እ.ኤ.ኣ. = 1036 ዓ.ም. 4 September 1044 - 31 December 1044 እ.ኤ.ኣ. = 1037 ዓ.ም."} {"id": "3831", "contents": "ካራካስ የቬኔዙዌላ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 4,700,000 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 3,140,076 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 10°35′ ሰሜን ኬክሮስ እና 66°56′ ምዕራብ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል። የተመሠረተው በስፓኒሾች በ1559 ዓ.ም. ነበር።"} {"id": "5361", "contents": "1 January 1483 - 7 September 1483 እ.ኤ.ኣ. = 1475 ዓ.ም. 8 September 1483 - 31 December 1483 እ.ኤ.ኣ. = 1476 ዓ.ም."} {"id": "6711", "contents": "1 January 818 - 1 September 818 እ.ኤ.ኣ. = 810 ዓ.ም. 2 September 818 - 31 December 818 እ.ኤ.ኣ. = 811 ዓ.ም."} {"id": "8535", "contents": "ገብረህይወት ባይከዳኝ ተክለጻድቅ መኩሪያ ላጽሶ ድሌቦ ባህሩ ዘውዴ ታቦር ዋሚ አፈወርቅ ገብረኢየሱስ ጳውሎስ ኞኞ ማኅተመ ሥላሴ ወልደ መስቀል(ብላቴን ጌታ) ስብሐት ገብረ እግዚአብሔር በዓሉ ግርማ ኅሩይ ወልደሥላሴ (ብላቴን ጌታ) ከበደ ሚካኤል አቤ ጉበኛ አጥናፍሰገድ ኪዳኔ ዓለማየሁ ገላጋይ"} {"id": "7791", "contents": "1 January 283 - 29 August 283 እ.ኤ.ኣ. = 275 ዓ.ም. 30 August 283 - 31 December 283 እ.ኤ.ኣ. = 276 ዓ.ም."} {"id": "7809", "contents": "1 January 274 - 28 August 274 እ.ኤ.ኣ. = 266 ዓ.ም. 29 August 274 - 31 December 274 እ.ኤ.ኣ. = 267 ዓ.ም."} {"id": "14775", "contents": "ለመሆኑ ሳይሆን እንዴት ይሆናል ቢሆን የአማርኛ ምሳሌ ነው። ለመሆኑ ሳይሆን እንዴት ይሆናል ቢሆን የአማርኛ ምሳሌ ነው። ለመሆኑ ሳይሆን እንዴት ይሆናል ቢሆን የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሆነበት ስልትና ዘዴ ምን ይሆን መጥፎም ደግም ነገር ሳይሆን ደግ ቢሆን መልካም መጥፎ ቢሆን ወይም ቢያጋጥም ምን ይሆናል ምንጭ፦ አዲሱ የምሳሌያዊ አነጋገሮች መጽሐፍ፣ ገጽ ፲፰"} {"id": "16659", "contents": "ቁጭትና መጠጥ ለጊዜው ይጣፍጥ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ጊዜያዊ ጥቅም ግን ዘላቂ ያልሆነ"} {"id": "16701", "contents": "ቅማል በጥፍር ቢድጧት ራስ ደህና አለች የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "10149", "contents": "ጤፍ በሮማይስጥ Eragrostis tef በመባል የታወቀው የሳር ዘር ነው። የጤፍ ፍሬ በጣም ደቃቅ ከመሆኑ የተነሳ አንዷ ነጥሎ በእጅ ማንሳት አይቻልም። ደቃቅነቱን የሚገልጹ አባባሎች፡ ከጤፍ ጨርሶ ጥሬ ጤፍ ከዘማዷ ጎታ ትሞላ የጤፍ ያክል የሚልቅህ የጤፍ ያክል ያደቅቅሃል ከጤፍ እንጀራ፣ ዳቦ፣ ገንፎ፣ አጥሚትና ሌላም የምግብ ዓይነት ማዘጋጀት ይቻላል። ኢትዮጵያውያን በጣም የሚወዱት ምግባቸው እንጀራ ከጤፍ ዶቄት ሲዘጋጅ በጣም ያምራል። ጤፍ በማዕደን ይዘቱ የከበረ ነው። ግሉተ የሚባለው ንጥረ ነገር በጤፍ ውስጥ የለም። ስለዚህ ምግብነቱን በጣም ተፈላጊ ያደርገዋል። ኤራግሮስቲስ ጤፍ በራሱ የተበከለ ቴትራፕሎይድ [4] ዓመታዊ የእህል ሣር ነው። ጤፍ C4 ተክል ነው [4] በድርቅ እና በከፍተኛ ሙቀት ውስጥ ያለውን ካርቦን በብቃት ለመጠገን ያስችለዋል, እና በሞቃታማ እና መካከለኛ ሣር መካከል መካከለኛ ነው. ጤፍ የሚለው ስም ጠፍፋ ጤፋ ከሚለው የአማርኛ ቃል እንደመጣ ይታሰባል ትርጉሙም “የጠፋ” ማለት ነው።[5][7]"} {"id": "18663", "contents": "ቲፊናቅ (ቲፊናቕ) በስሜን አፍሪቃ የሚገኙት የበርበር (ኢማዚቐን) ብሔሮች የሚጠቅሙት አጻጻፍ ነው። ያለ አናባቢዎች የሆነ ቲፊናቕ በተለይ በማሊና በኒጄር የሚኖሩት ቷሬግ ሕዝብ ቋንቋቸውን ለመጻፍ ይጠቀማል። ከዚህ በላይ ባለፈው ቅርብ አመታት አናባቢዎች ጨምረው በሞሮኮ አዲስ ቲፊናቅ መደበኛ ሁኔታ አገኝቷል። የ«ቲፊናቅ» ትርጉም «የፊንቄ ጽሕፈት» እንደ ሆነ ይታመናል። በጥንት በስሜን አፍሪቃ ከሠፈሩት ዘሮች መካከል የፊንቄ ወይም ከነዓን ሰዎች በተለይ በቀርታግና ዙሪያ እንደ ነበሩ ታውቋል። ፊንቄያውያንም የአልፋቤት አባቶች በመሆናቸው የስሜን አፍሪቃ ኗሪዎች ከነርሱ የተማሩበት ወቅት ግን አይታወቅም። የአሁን ሊቃውንት ከ500 ዓክልበ አስቀድሞ አይሆንም ሲሉ ለዚህ መልስ ማስረጃ የለም። የቲፊናቅ ጽሕፈት ከጥንታዊ የሊብያ በርበሮች ጽሕፈት ጋር ተመሳሳይነት ስላለው አደረጃጀቱ በዚህ ሊታይ ይችላል። ቲፊናቅ በኦምኒግሎት]"} {"id": "15495", "contents": "ሬሳ በምኑ ይከበራል በዝምታው የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዝምታ ወርቅ ነው"} {"id": "20559", "contents": "እጅ ከበትር አፍ ከነገር (ይቆጠብ) የአማርኛ ምሳሌ ነው። እጅ ከበትር አፍ ከነገር (ይቆጠብ) የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20643", "contents": "ከመሸም ጋዝ አለ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ከመሸም ጋዝ አለ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20649", "contents": "ከማያቁት ወዳጅ የሚያቁት ጠላት ይሻላል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ከማያቁት ወዳጅ የሚያቁት ጠላት ይሻላል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "18543", "contents": "መጋቢት ፳፫፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪፻፫ኛው ዕለት ሲሆን፤ የበጋ ወቅት ፹፰ ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፻፷፫ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፻፷፪ ቀናት ይቀራሉ። ፲፮፻፩ ዓ/ም - አጼ ሱስንዮስ የደብረ ዘይት ዕለት በአክሱም ጽዮን (ርዕሰ አድባራት ቅድስተ ቅዱሳን ድንግል ማርያም ፅዮን) ቤተ ክርስቲያን፣ በስመ መንግሥት ሥልጣን ሰገድ ተሰይመው ነገሡ። መርስዔ ኀዘን ወልደ ቂርቆስ፣ ዕለታዊ የታሪክ ድርጊት - የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን የመጀመሪያው ፓትረያርክ (፲፱፻፶፩ ዓ/ም)"} {"id": "20937", "contents": "ዝንጀሮ የቂጧን መላጣ ሳታይ በባልንጀራዋ ትስቃለች የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዝንጀሮ የቂጧን መላጣ ሳታይ በባልንጀራዋ ትስቃለች የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21783", "contents": "ያንበሳ ገራም ይውላል ከላም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያንበሳ ገራም ይውላል ከላም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21807", "contents": "ያኮረፈ ልብሱን አራገፈ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያኮረፈ ልብሱን አራገፈ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22197", "contents": "ዶሮን ሲያታልሏት በመጫኛ ጣሏት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዶሮን ሲያታልሏት በመጫኛ ጣሏት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21867", "contents": "ያጣ ለማኝ ተሳድቦ ይሄዳል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያጣ ለማኝ ተሳድቦ ይሄዳል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "31317", "contents": "ኮናይረ ሞር (ሞር ማለት «ታላቁ») በአይርላንድ አፈ ታሪክ ከ22 እስከ 36 ዓም ድረስ የአየርላንድ ከፍተኛ ነጉሥ ነበር። የቲገርናቅ ዜና መዋዕል (1080 ዓም ተቀነባብሮ) ዘንድ፣ ኮናይረ በ36 ዓም (= 44 እ.ኤ.አ.) ዓረፈ። የላውድ አቆጣጠሮች (1014 ዓም ተቀነባብሮ) ዘንድ፣ የኮናይረ ዘመን ለ14 ዓመታት ቆየ፣ የኢየሱስም ስቅለት በኮናይረ ፬ኛው ዓመት ደረሰ። በዚያን ጊዜ በአውሮጳውያን አቆጣጠር ስቅለት በ34 እ.ኤ.አ. (26 ዓም) እንደ ሆነ ይታመን ነበር። ፕሮፌሰር ዲ ፒ ማካርጢ እንዳስረዳው፣ ከ11ኛው ክፍለ ዘመን ዓም የተረፉት ቅድመኞቹ ምንጮች በአቆጣጠር ረገድ እርስ በርስ ይስማማሉ። በዚያው አቆጣጠር፣ የክርስቶስ ልደት (1 እ.ኤ.አ. እንደ ታሠበ ወይም በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር 8 ዓክልበ.) በዮኩ ፈይድሌክ ዘመን (11 እስከ 1 ዓክልበ.) ፫ኛው ዓመት ደረሰ። በኋላ የተጻፉት ዝርዝሮች ግን ኮናይረ ለ70 ዓመታት ሙሉ እንደ ገዛ ይላሉ። ማካርጢም እንዳስረዳው፣ ከ12ኛው ክፍለ ዘመን ዓም ጀምሮ ምንጮቹ በአይርላንድ ነገሥታት አቆጣጠር ስለ ክርስቶስ ልደት ዓመት ይለያዩ ጀመር። ሌቦር ጋባላ ኤረን እንደቆጠረው የክርስቶስ ልደት በኤቴርስኬል ዘመን ሆነ። ወይም በ17ኛው ክፍለ ዘመን የተጻፉት ታሪኮች እንዳሉት ደግሞ፣ ክርስቶስ በክሪምጣን ኒያ ናይር ዘመነ መንግሥት ተወለደ። የቲገርናቅ ዜና መዋዕልና የላውድ አቆጣጠሮች ስለ ኮናይረ ዘመን በመስማማታቸው፣ ፕሮፌሰር ማካርጢ እንዳስረዳው፣ እነዚህ ምንጮች የድሮ (ኦሪጂናል) አቆጣጠር በታማኝነት እንደ ጠበቁ ይመስላል። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) ^ የአይርላንድ ነገስታት ልማዶችን ስለ ማስማማት (እንግሊዝኛ)"} {"id": "32541", "contents": "አሙን (ደግሞ አመን፣ አሞን፣ ሃሞን) በጥንታዊ ግብጽ አረመኔ እምነት ዘንድ ከነበሩት ዋና አማልክት (ጣኦታት) አንዱ ነበር። ከዚህ በላይ በጥንታዊ ሊቢያ፣ ኩሽ እና ግሪክ አገሮች አረመኔ እምነቶች ከፍተኛ ሚና ያጫወት ነበር። በግብጻውያን ሃይማኖት፣ አሙን ያልተወለደ ያልተፈጠረ ፈጣሪ መሆኑ ይታመን ነበር። ከ1550 ዓክልበ. የገዙት ፈርዖኖች በተለይ ያከብሩት ነበር። በጊዜ ላይ፣ የአሙን እና የፀሐይ ጣኦት ራ መታወቂያዎች አንድ ሆነው ስያሜው «አሙን-ራ» (ወይም «አሙን-ሬ») ይባል ጀመር። በ1360 ዓክልበ. ያህል ግን ፈርዖኑ 4 አመንሆተፕ የራሱን ስም ወደ «አከናተን» ቀይሮ የአሙን አምልኮት ከለከለው፤ በፈንታውም የአተን እምነት እንዳቆመ ይታወቃል። አከናተን በ1345 ዓክልበ."} {"id": "22677", "contents": "ትሩማንትሪ (Schinus Molle) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።"} {"id": "44703", "contents": "ሚራማር ሚሲዮኔስ ስፖርት ክለብ በሞንቴቪዴዎ፣ ኡራጓይ የሚገኝ እግር ኳስ ክለብ ነው። ክለቡ የተመሠረተው በ1980 እ.ኤ.አ. በተደረገው የሚራማር እና ሚሲዮኔስ ክለቦች ውህደት ነው። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "41397", "contents": "ይስሐቅ (ዕብራይስጥ፦ יִצְחָק, /ዪጽሓቅ/) በመጽሐፍ ቅዱስ መሠረት የአብርሃምና የሣራ ልጅ ነበረ። ርብቃን አግብቶ መንታ ልጆቻቸው ዔሳው እና ያዕቆብ በሌላ ስማቸው ኤዶምያስና እስራኤል የተባሉትን ሁለት ብሔሮች ወለዱ። የይስሐቅ ታሪክ በተለይ የሚታወቀው ከብሉይ ኪዳን ኦሪት ዘፍጥረት ነው። በተጨማሪ መጽሐፈ ኩፋሌ ስለ ይስሐቅ ሕይወት ብዙ ይጻፋል። 1979 ዓመተ ዓለም (ዓ.ዓ.) - ሰዶምና ገሞራ ጠፍተው አብርሃምና ሣራ ከቤቴል (ሎዛ) ተነሥተው በቤርሳቤ ሠፈሩ፣ ይስሐቅ ተወለደ። 1982 ዓ.ዓ. - የይስሐቅ ታላቅ ወንድም እስማኤልና እናቱ አጋር ወደ ፋራን ምድረ በዳ ተሰደዱ። 2003 ዓ.ዓ. - አብርሃምና ይስሐቅ ወደ ደብረ ጽዮን ተጓዙ፤ ወደ ቤርሳቤ ተመለሱ። 2010 ዓ.ዓ. - አብርሃም ከቤርሳቤ ወደ ኬብሮን ተመለሰ። 2027 ዓ.ዓ. - ይስሐቅ ከካራን የነበረችውን ርብቃን አገባት። 2046 ዓ.ዓ. - ያዕቆብ (እስራኤል)ና ዔሳው (ኤዶምያስ) ለይስሐቅ ተወለዱ። 2060 ዓ.ዓ. - አብርሃም አረፈ። 2073 ዓ.ዓ. - ይስሐቅ ከኬብሮን ወደ ቤርሳቤ ተመለሰ። 2081 ዓ.ዓ. - ይስሐቅ በጌራሮ ሠፍሮ ከፍልስጥኤማውያን ንጉሥ አቢሜሌክ ጋር ስምምነት ተዋዋለ። 2101 ዓ.ዓ. - ይስሐቅ ከጌራሮ ወጣ። 2108 ዓ.ዓ. - ይስሐቅ ወደ ቤርሳቤ ተመለሰ። 2114 ዓ.ዓ. - ይስሐቅ ያዕቆብን ለዔሳው ስቶ ርስቱን ሰጠው። 2162 ዓ.ዓ. - ይስሐቅ አረፈ። : ይህ ፡ አጭር ፡ ሃይማኖት ፡ ነክ ፡ ጽሑፍ ፡ መሠረት ፡ ወይም ፡ መዋቅር ፡ ነው። እርስዎ ፡ ሊያስፋፉት ፡ ይችላሉ!"} {"id": "48411", "contents": "X / x በላቲን አልፋቤት ሀያ አራተኛው ፊደል ነው። የ«X» መነሻ ከቅድመ-ሴማዊ ጽሕፈት እንደ ሆነ ቢታስብም እስካሁን አልተገኘም። ለዚህም ምናልባት ተመሳሳይ የግብጽ ሀይሮግሊፍ ነበር። አንዳንድ ሊቃውንት የ\"ዓምድ\" (\"ጀድ\") ስዕል እንደ ነበር ይገምታል። ቅርጹ ከዚያ በፊንቄ (ከነዓን) ሰዎች ተለማ፣ ለድምጹም /ስ/ አገለገለ። በግሪክኛ ግን ከ«ሺን» የደረሰው «ሲግማ» ለ/ስ/ ስላገለገለ፣ ከሳሜክ የደረሰው ቅርጽ «Ξ» በምስራቃዊ ግሪክ አልፋቤት ለድምጹ /ክስ/ ይወከል ጀመር። ሌላ አዲስ ቅርጽ «Χ» በምሥራቅ ግሪክ አልፋቤት ለ/ኽ/ ወከለ፤ በምዕራባዊ ግሪክ አልፋቤት ግን ይህ ቅርጽ ለ/ክስ/ ተጠቀመ። በኤትሩስክኛ አልፋቤት እንዲሁም በላቲን አልፋቤት የ«X» ቅርጽ እንደ /ክስ/ ሆኖ ቆየ። በእንግሊዝኛም ደግሞ አብዛኛው ጊዜ /ክስ/ ያመልክታል። በአንዳንድ ሌሎች ቋንቋዎች ግን ልዩ ልዩ ድምጾች ሊወክል ይችላል። በግዕዝ አቡጊዳ ደግሞ «ሰ» («ሳት») የሚለው ፊደል ከሴማዊው «ሳሜክ» ስለ መጣ፣ የላቲን 'X' ዘመድ ሊባል ይችላል። በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ X የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ።"} {"id": "5389", "contents": "ኡይጉርኛ (ئۇيغۇرچە‎ / Uyƣurqə / Уйғурчә) በቻይና የሚናገር የቱርኪክ ቋንቋዎች አባል ነው። እንደ ዘመዱ ዑዝበክኛ የተወለደው ከጫጋታይ ቱርክኛ ነበረ። በድሮ (700 ዓ.ም. ገደማ) የጥንታዊ ኡይጉርኛ ፊደል ከሶግዲያን ፊደል ተለውጦ ይጠቀም ነበር። ደግሞ የኡይጉር መንግሥት የኦርኮን ጽሕፈት ይጠቀም ነበር። ኡይጉርኛ በቻይና የተጻፈበት ጽሕፈት ከ10ኛው ክፍለ ዘመን ጀምሮ የአረብኛ ፊደል ሲሆን በ1961 ዓ.ም. የቻይና መንግሥት የላቲን ፊደልን አይነት አወጣለት። በ1975 ዓ.ም. ግን የአረብኛ ፊደል ተመለሰለት። በተጨማሪ በቀድሞው ሶቭየት ኅብረት ውስጥ የሚኖሩ ኡይጉሮች በቂርሎስ ፊደል አይነት ይጽፋሉ። በአረብኛ ፊደል:ھەممە ئادەم زاتىدىنلا ئەركىن، ئىززەت-ھۆرمەت ۋە ھوقۇقتا بابباراۋەر بولۇپ تۇغۇلغان. ئۇلار ئەقىلغە ۋە ۋىجدانغا ئىگە ھەمدە بىر-بىرىگە قېرىنداشلىق مۇناسىۋىتىگە خاس روھ بىلەن مۇئامىلە قىلىشى كېرەك በላቲን ፊደል (ከ1961 እስከ 1977 ይጠቀም ነበር): H̡əmmə adəm zatidinla ərkin, izzət-h̡ɵrmət wə hok̡uk̡ta babbarawər bolup tuƣulƣan. Ular ək̡ilƣə wə wijdanƣa igə h̡əmdə bir-birigə k̡erindaxlik̡ munasiwitigə hax roh bilən mu’amilə k̡ilixi kerək. በቂርሎስ ፊደል (ከቻይና ውጭ ይጠቀማል)፦ Һәммә адәм затидинла әркин, иззәт-һөрмәт вә һоқуқта баббаравәр болуп туғулған. Улар әқилғә вә виджданға игә һәмдә бир-биригә қериндашлиқ мунасивитигә хаш рох билән му’амилә қилиши керәк."} {"id": "6679", "contents": "1 January 834 - 1 September 834 እ.ኤ.ኣ. = 826 ዓ.ም. 2 September 834 - 31 December 834 እ.ኤ.ኣ. = 827 ዓ.ም."} {"id": "6703", "contents": "1 January 822 - 1 September 822 እ.ኤ.ኣ. = 814 ዓ.ም. 2 September 822 - 31 December 822 እ.ኤ.ኣ. = 815 ዓ.ም."} {"id": "6805", "contents": "1 January 771 - 2 September 771 እ.ኤ.ኣ. = 763 ዓ.ም. 3 September 771 - 31 December 771 እ.ኤ.ኣ. = 764 ዓ.ም."} {"id": "7783", "contents": "1 January 287 - 29 August 287 እ.ኤ.ኣ. = 279 ዓ.ም. 30 August 287 - 31 December 287 እ.ኤ.ኣ. = 280 ዓ.ም."} {"id": "7831", "contents": "1 January 263 - 29 August 263 እ.ኤ.ኣ. = 255 ዓ.ም. 30 August 263 - 31 December 263 እ.ኤ.ኣ. = 256 ዓ.ም."} {"id": "4495", "contents": "1 January 1914 - 10 September 1914 እ.ኤ.ኣ. = 1906 ዓ.ም. 11 September 1914 - 31 December 1914 እ.ኤ.ኣ. = 1907 ዓ.ም."} {"id": "46641", "contents": "የግዕዝ አጻጻፍ የተለያዩ ኢትዮጵያና ኤርትራ ውስጥ የሚገኙ ቋንቋዎች እንደ አማርኛ እና ትግርኛ ለመጻፍ የሚጠቀም አጻጻፍ ነው። አጻጻፉ ከግራ ወደ ቀኝ ይጸፋል። አጻጻፉ አቡጊዳ ሲሆን በመጀመሪያ እንደ ዓረብኛ እና ዕብራይስጥ አብጃድ ነበረ።"} {"id": "13843", "contents": "ያዋን (ዕብራይስጥ፦ יָוָן) በኦሪት ዘፍጥረት 10 መሠረት የያፌት ልጅና ከኖህ 16 ልጅ ልጆች አንዱ ነው። የተለመደው አስተያየት ፍላቭዩስ ዮሴፉስ እንደሚለው፣ ያዋን የግሪክ ሕዝብ አባት ሆነ። «ያዋን» ማለት በዕብራይስጥ ደግሞ ለግሪክ አገርና ለግሪኮች ሁሉ ይጠቅማል። የጥንት ምሥራቅ ግሪኮች ወገን «ኢዮኔስ» (ቀድሞ «ያዎኔስ») ወይም ኢዮናውያን የተዛመደ ነው። የግሪክ ሕዝብ ይህን በሚመሳስሉ ስሞች በመካከለኛ ምስራቅና በሕንድ (ሳንስክሪት፦ «ያዋና») ይታወቅ ነበር። በጥንታዊ ግሪኮች ልማድ ደግሞ የኢዮናውያን አባት የአፖሎ ልጅ ኢዮን ይባላል። ዘፍጥረት 10 ደግሞ የያዋን ልጆች ይዘረዝራል፦ ኤሊሳ - ጥንታዊ የቆጵሮስ ኗሪ ወገን ስም አላሺያ መሆኑ ባብዛኛው ይታስባል። ነገር ግን የአይሁድ መጽሐፍ ሰፈር ሃ-ያሻር (1400 ዓ.ም. ግድም) የአላማኒ (የጥንቱ ጀርመን ነገድ) አባት ይለዋል፤ እንዲሁም የፖርቱጋል ካቶሊክ ቄስ አንቶኒዮ ቪዬራ (17ኛው ክፍለ ዘመን) የሉሲታኒያ (ጥንታዊ የፖርቱጋል ብሔር) አባት ይለዋል። ተርሴስ - እንዲህ መሳይ ስም የነበረው ከተማ ጠርሴስ በደቡብ አናቶሊያ (ዘመናዊ ቱርክ) ይገኛል። ደግሞ በደቡብ እስፓንያ «ታርቴሶስ» የተባለ ጥንታዊ ከተማ ስለ ነበር፣ ሳሙኤል ቦሻር (1638 ዓ.ም.) ከተርሴስ እንደ ተነሣ ጽፈዋል። ኪቲም - በተለመደው ይህ የቆጵሮስ ከተማ ኪቲዮን መንስኤ ነው። የአይሁድ መጽሐፍ ዮሲፖን (10ኛው ክፍለ ዘመን) እንዳለው፣ የኪቲም ወገን በጣልያ ሰፍሮ የሮማውያን ዘር ሆነ። ሮድኢ - እንደ ሮዶስ ደሴት ኗሪዎች አባት ይቆጠራል። በትንቢተ ዳንኤል 8:21-22 እና 11:2 የያዋን ንጉሥ ሲጠቀስ ይህ ታላቁ እስክንድር ማለት እንደ ሆነ ብዙ ጊዜ ይተረጎማል።"} {"id": "15163", "contents": "ጠቢባን የማዳመጥ እና የመረዳት ባህርይ ያላቸው ናቸው ለማለት ይመስላል።"} {"id": "15181", "contents": "ለፋሲካ የተዳረች ሁል ጊዜ የፋሲካ ይመስላታል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "15301", "contents": "ላንቺ ቁምነገርሽ በሶብላ ወጥሽ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "50715", "contents": "የወፍ በሽታ በእንግሊዘኛው ደግሞ ጆንዲስ (jaundice) ራሱን የቻለ አንድ በሽታ ሳይሆን የብዙ በሽታወች ምልክት ነው። የወፍ በሽታ የሚከሰተው በደማችን የሚገኜው ቢሊሩቢን (bilirubin) የተባለው ኬሚካል መጠን ሲጨምር ነው። ይህ ከሚካልም ለቆዳችንና ለአይናችን ነጭ ክፍል ቢጫ ወይም ቢጫማ አረንጓዴ ቀለም ይሰጣቸዋል። ይህ ምልክት ብቻውን ወይም ከለሎች ምልክቶች ለምሳሌ ማሳከክ፤ የሰገራ ቀለም ወደ ቢጫነት እና የሽንት ወደ ጥቁርነት መቀየር እና ሆድ ህመም በተለይም በቀኝ በኩል ጉበት አካባቢ ይገኙበታል። የወፍ በሽታ በሁሉም እድሜ ክልል (ከጨቅላ ህጻናት እስከ አዋቂወች) ያሉ ሰወችን ያጠቃል። የወፍ በሽታ በጨቅላ ህጻናት ላይ ብዙውን ጊዚ በተወለዱ በመጀመሪያው ሳምንት የሚከሰት ሲሆን የከፋ ጉዳትም አያደርስም። የወፍ በሽታ ከቀላል እስከ ከባድ በሆኑ በሽታወች ምክኒያት ሊመጣ ይችላል። በጤነኛ ሠው ደም ውስጥ ያለው የቢሊሩቢን መጠን ከ፩ ሚግ/ደሊ (1mg/dL) ያነሰ ሲሆን ይህ ምልክት ባለባቸው ሰወች ግን በትንሹ ከ ፪ ነጥብ ፭ እስከ ፫ ሚግ/ደሊ ነው። በተጨማሪም ይህ ምልክት ጨቅላ ህጻናት ላይ ሲከሰት የቢሊሩቢን መጠን ከ ፭ሚግ/ደሊ ያላነሰ መሆኑን ያመለክታል። ከፍተኛ የቢሊሩቢን መጠን ያልተጣበቀ (ኢ-ቀጥተኛ - unconjugated) ወይም የተጣበቀ (ቀጥተኛ - conjugated) ቢሊሩቢን ሊሆን ይችላል። ያልተጣበቀ ቢሊሩቢን መጠን መጨመር የቀይ ደም ህዋሳቶች መሞትን ሲያመለክት የተጣበቀ ቢሊሩቢን መጨመር ደግሞ የጉበት ወይም የሃሞት መፍሰሻ ቦይ ህመምን ያመለክታል። የወፍ በሽታ ህክምና እንደ አምጭው የበሽታ አይነት ይወሰናል። ይህም ከመድሃኒት እስከ ኦፕራሲዮን ድረስ ሊሆን ይችላል። እነዚህ በሽታወች በአጠቃላዩ የቀይ የደም ህዋሳትን ሞት በማስከተል ወይም የተመረተን ቢሊሩቢን ወደ ጉበት እንዳይገባ በማድረግ ያልተጣበቀ ቢሊሩቢን መጠንን የሚጨምሩ በሽታወች ናቸው። የቀይ የደም ህዋሳት ሞት ሂም (heme) የተባለ ንጥረ ነገር እንድመረት ያደርጋል። ይህ ንጥረ ነገርም ወደ ቢሊሩቢንነት በሰውነታችን የሚብላላ ይሆናል። ይህ ሁነታ በማንኛውም ሰው ላይ የሚካሄድ ቢሆንም በኢነዚህ በሽታወች ጊዜ ግን ከተለመደው መጥን ያለፈ ቢሉሩቢን እንዲመረት ያስከትላሉ። እነዚህ በሽታወችም በዘር ከሚተላለፉ እስከ ኢንፈክሽን ያሉ ናቸው። ቢሊሩቢን በቀይ የደም ህዋሳት መሞት ምክኒያት ከተመረተ በኋላ ወደ ጉበት ይገባል። ጉበት ውስጥ ከገባ በኋላ ተብላልቶ ወደ ሃሞት ማፍሰሻ ቦይ፤ ከዛም ወደ ከጭን አንጀት የመጀመሪያው ክፍል ሁለተኛው ክፍል (the second part of duodenum) ይገባል። ከዛም ብዙው ወደ ጉበት የሚመለስ ሲሆን"} {"id": "3493", "contents": "1968 አመተ ምኅረት ኅዳር 1 ቀን - አንጎላ ነጻነት ከፖርቱጋል አገኘ። የካቲት 19 ቀን - 'የሳህራ አረብ ዴሞክራሲያዊ ሬፑብሊክ' (ምዕራባዊ ሣህራ) ነጻነት አዋጀ። ሰኔ 22 ቀን - ሲሸልስ ነጻነት ከእንግሊዝ አገኘ። የሞዛምቢክ ዋና ከተማ ሎሬንሶ ማርኬስ ስም ወደ ማፑቶ ተለወጠ።"} {"id": "14833", "contents": "ለረዥም ሰው ልብ እና ልብስ ያጥረዋል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ብዙ ጊዜ ረጅም ሰው ድፍረት ያንሰዋል ከሚል የቆየ ስቴርዮታይፕ ይመነጫል።"} {"id": "15961", "contents": "ሴትና ድስት ወደ ማጀት የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሴቶች እጣ ፈንታ ማድ ቤት ነው ብሎ የሚያስረግጥ ኋላ ቀር አባባል።"} {"id": "17389", "contents": "ተተሳለ የማይበርድ ተታዘለ የማይወርድ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "17581", "contents": "አፍ የሥርዓተ ምግብ የመጀመሪያው ክፍል ሲሆን ምግብ እና ምራቅ የሚገባበት ቦታ ነው። ጆሮ ዓይን ቆዳ ጥርስ አፍንጫ እግር ቆዳ ጸጉር (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "16441", "contents": "የግብይት አካላት የሚባሉት በግብይት ሂደት ውስጥ የአንበሳውን ድርሻ የሚይዙት አካላት ናቸው። እነዚህም፡ ገዥ ተጠቃሚ አምጭ አገልግሎት ሰጭ"} {"id": "20707", "contents": "ኩላሊት ካላየ አይን አያይም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "19477", "contents": "ግንቦት ፮ ቀን፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪፻፵፮ኛው ዕለት ሲሆን፤ የፀደይ (በልግ)ወቅት ፵፩ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፻፳ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፻፲፱ ቀናት ይቀራሉ። ፲፱፻፵ ዓ/ም - እስራኤል ነጻ እና ሉዐላዊ አገር ተብላ ስትታወጅ ጊዜያዊ መንግሥት ተመሠረተ። ወዲያውኑ ጎረቤት የአረብ አገራት አዲሲቱን አገር በጦር ኃይል ሲያጠቋት የ፲፱፻፵ው የአረብ እና እስራኤል ጦርነት ተጀመረ። ፲፱፻፶፪ ዓ/ም - ኦስት የፖለቲካ ቡድኖች ተዋሕደው ‘የኬንያ አፍሪቃዊ የዴሞክራቲክ አንድነት ቡድን’ መሠረቱ። ፲፱፻፶፮ ዓ/ም የግብጽ ፕሬዚደንት ጋማል አብደል ናስር እና የሶቪዬት ሕብረት መሪ ኒኪታ ክሩስቼቭ በአስዋን ግድብ ሥራ የዓባይን ወንዝ ፈሰሳ የመለወጥ የመጀመሪያ ምዕራፍ በተዘጋጀው ፈንጂ በአንድነት አፈነዱ። በዚህ ሥነ ሥርዓት ላይ የኢራቅ ፕሬዚደንት አሪፍ እና የየመን ፕሬዚደንት ሳላል ተሳትፈዋል። (እንግሊዝኛ) http://news.bbc.co.uk/onthisday/hi/dates/stories/may/14/newsid_2511000/2511423.stm (እንግሊዝኛ) P.R.O., http://en.wikipedia.org/wiki/May_14"} {"id": "21463", "contents": "የድሮው ኮንጎዬ ካሁኑ ስቶኪንጌ ተሻለኝ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የድሮው ኮንጎዬ ካሁኑ ስቶኪንጌ ተሻለኝ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21067", "contents": "የሙት ቀናተኛ ሚስቴን አደራ ይላል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሙት ቀናተኛ ሚስቴን አደራ ይላል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "35659", "contents": "ቤሊዝ የማዕከል አሜሪካ አገር ነው። ዋና ከተማው ቤልሞፓን ነው። መደበኛው ቋንቋ እንግሊዝኛ ሲሆን ከዚህ በላይ እስፓንኛ እና ጋሪፉና ይናገራሉ። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "35851", "contents": "1 ናኮር (ዕብራይስጥ፦ נָחֹור /ናሖር/) በኦሪት ዘፍጥረት መሠረት የሴሮሕ ልጅና የታራ አባት ነበረ። (ሌላ 2 ናኮር ደግሞ የታራ ልጅና የአብርሃም ወንድም ነበር።) ዘፍጥረት 11፡24-25 ስለ 1 ናኮር በአማርኛ እንደሚለው፣ የናኮር ዕድሜ 109 ዓመት ሲሆን ታራን ወለደ፣ ከዚያም ሴሮሕ 129 ዓመት ኖረ። በሌሎቹ ጥንታዊ ትርጉሞች ግን ቁጥሮቹ ይለያያሉ። በእብራይስጥ ትርጉም በ29 ዓመት ታራን ወለደ፣ ከዚያም 119 ዓመት ኖረ፤ በሳምራዊውም በ79 ዓመት ታራን ወለደ፣ ከዚያም 69 ዓመት ኖረ። በግሪክም በ79 ዓመት ታራን ወለደ፣ ከዚያም 129 ዓመት ኖረ። በመጽሐፈ ኩፋሌ 10፡26-28 ዘንድ፣ ናኮር ከአባቱ ሴሮሕና ከእናቱ ሜልካ በ1744 አመተ አለም ተወለደ። የከላውዴዎን ዑር በተባለ ከተማ አድጎ አባቱ ሟርትን አስተማረው። በ1800 አ.አ. ናኮር ሚስቱን ኢዮስካን አገባት፤ እርሷም የከለዳዊው ኔስቴግ ልጅ ትባላለች። በ1806 አ.አ. ኢዮስካ ልጁን ታራን ወለደችለት፤ ስለዚህ እድሜው 62 ዓመታት ነበረ።"} {"id": "47407", "contents": "P / p በላቲን አልፋቤት አሥራ ስድስተኛው ፊደል ነው። የ«P» መነሻ ከቅድመ-ሴማዊ ጽሕፈት «ፔ» እንደ ሆነ ይታስባል። በዚህ ጽሕፈት ፊደሉ የአፍ ስዕል መስለ። ለዚህ ተመሳሳይ የግብጽ ሀይሮግሊፍ ነበር። ቅርጹ ከዚያ በፊንቄ (ከነዓን) ሰዎች ተለማ፣ ከዚህም በግሪክ አልፋቤት \"ፒ\" (፤ በኋላም Π π) ደረሰ። ከ400 ዓክልበ. በፊት፣ በአንዳንድ ምዕራባዊ ግሪክ አልፋቤት እንዲሁም በላቲን አልፋቤት «Ρ» እንደ ምሥራቁ ለ/ር/ ድምጽ ይጠቀም ነበር። በኋላ ይህ ምልክት ከነጅራቱ ጋራ እንደ ዛሬው «R» ሊጻፍ ጀመረ። ስለሆነም ከዘመናት በሗላ በ50 ዓም. አካባቢ፣ የ/ፕ/ ቅርጽ ከቀድሞው «𐌐» ወደ «P» (የቀድሞ /ር/ በመምሰል) ተቀየረ። በግዕዝ አቡጊዳ ደግሞ «ፈ» («ፈፍ») የሚለው ፊደል ከቅድመ-ሴማዊው «ፔ» ስለ መጣ፣ የላቲን 'P' ዘመድ ሊባል ይችላል። በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ P የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ።"} {"id": "44521", "contents": "ሲን-ማጊር ከ1741 እስከ 1731 ዓክልበ. ድረስ የኢሲን ንጉሥ ነበረ። በሱመር ነገሥታት ዝርዝር መሠረት ለ11 አመትነገሠ። ፫ የአመት ስሞች ብቻ ታውቀዋል፤ ከዘመኑ ግን አንዳንድ ቅርስ ተገኝቷል። ሲን-ማጊር ኡርዱኩጋን ተከተለው። ከኡርዱኩጋ በኋላ ሌላ ሱመርኛ ስም ያለው ንጉሥ በመስጴጦምያ ስላልነገሠ፤ ሱመርኛ የሕዝብ መነጋገሪያ ከመሆን በዚህ ወቅት እየጠፋ እንደ ነበር ያሳያል። ከዚያ በኋላ ልጁ ዳሚቅ-ኢሊሹ ሲን-ማጊርን በኢሲን ተከተለው። የሲን-ማጊር ዓመት ስሞች"} {"id": "48793", "contents": "ስዌዝ ቦይ በግብጽ ውስጥ የሚገኝ ቦይ ሲሆን መርከቦች ከሜድትራኒያን ባሕርና ከቀይ ባሕር መካከል በአጭር መንገድ እንዲተላለፉ ያስችላል። መቆፈሩ በፈረንሳይ አገር ሰዎች በ1862 ዓም ተጨረሰ።"} {"id": "38683", "contents": "ታች ጋይንት በአማራ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "7096", "contents": "1 January 626 - 31 August 626 እ.ኤ.ኣ. = 618 ዓ.ም. 1 September 626 - 31 December 626 እ.ኤ.ኣ. = 619 ዓ.ም."} {"id": "6910", "contents": "1 January 719 - 2 September 719 እ.ኤ.ኣ. = 711 ዓ.ም. 3 September 719 - 31 December 719 እ.ኤ.ኣ. = 712 ዓ.ም."} {"id": "50347", "contents": "አንካሻ በአማራ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "8254", "contents": "1 January 42 - 26 August 42 እ.ኤ.ኣ. = 34 ዓ.ም. 27 August 42 - 31 December 42 እ.ኤ.ኣ. = 35 ዓ.ም."} {"id": "2296", "contents": "ድረ ገጽ በድረ ገጽ መረብ የሚገኝ ፋይል ነው። ይህ ድረ-ገጽ በተለያዩ የኮምፒውተር ፕሮግራም ቋንቋዎች መጻፍ ሲችል ኤች.ቲ.ኤም.ኤል. ግን ታዋቂው ነው። በድረ ገጾች ላይ ጽሁፎች እና ምስሎች ይገኛሉ። እነዚህ ጽሁፎችና ምስሎች ወደ ሌላ ድረ ገጽ ሊያገናኙ ይችላሉ። በድረ ገጽ ውስጥ የሚከተሉት ሊገኙ ይችላሉ፦ ጽሁፍ ምስል ድምጽ መልታይ-ሚዲያ አፕሌት ድረ ገጾች ውስጥ የሚከተሉት ሊገኙ ይችላሉ ግን አይታዩም፦ ስክሪፕቶች ሜታ ታግ ካስኬዲንግ ስታይል ሺት አስተያየቶች በአንድ ዌብ ሰርቨር ላይ የሚገኙ የተሰባሰቡ ድረ ገጾች ዌብሳይት ይባላሉ። ዌብሳይቶች አብዛኛው ጊዜ index የሚባል የማውጫ ገጽ አላቸው። የአንድ ዌብሳይት አድራሻ ብቻ ሲጻፍ (ምሳሌ፦ www.wikipedia.org) ይህ የማውጫ ገጽ ይላካል። ድረ ገጾችን ለማየት ብዙ መንገዶች ሲኖሩ ድረገጽ ቃኚ ግን ዋነኛው ነው። ድረ ገጾችን ለመፍጠር አንድ ጽሁፍ መጻፊያ ሶፍትዌር ወይም ድረ ገጽ መጻፊያ ሶፍትዌር ያስፈልጋል።ማይ ክሮነር"} {"id": "15982", "contents": "ስም ይወጣል ከቤት ይከተላል ጎረቤት የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሰው ልጅ ባህሪ መገለጫ ስም እቤት ይወጣና ሌላው ሁሉ ከዚህ ይከተላል።"} {"id": "16438", "contents": "ግብይት በገዥ ወይም ተጠቃሚ እና በአገልግሎት ሰጭ በካከል የሚደረግ የአገልግሎት እና ሸቀጥ ልውውጥ ወይም ማህበራዊ መስተጋብር ነው።"} {"id": "16630", "contents": "ሚስማር በተለይም እንጨት ነክ በሆነ የግንባታ ስራ ውስጥ ለቤት እና አጥር መስሪያነት የሚያገለግል ሹል ብረት ነው። ይህ ብረት ለማገር፣ ጠርብ፣ አውራጅ ወይንም ሌላ የመዋቅር አይነቶች ማያያዣነት ያገለግላል። ይህ መሳሪያ በመዶሻ ወይንም መርቴሎ እየተመታ መዋቅሮቹ ውስጥ እንዲገባ ይደረጋል።"} {"id": "16696", "contents": "ቅልና ድንጋይ ተማትቶ ጌታና ሎሌ ተሟግቶ የማይሆን ነው ከቶ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ቅልና ድንጋይ ተማትቶ ሎሌና ጌታ ተሟግቶ"} {"id": "3544", "contents": "ሶዶ ወይም ወላይታ ሶዶ በኢትዮጵያ የደቡብ ብሄር ብሄረስቦችና ሕዝቦች ክልል ከተማ ሲሆን በወላይታ ዞን እና በሶዶ ዙሪያ ወረዳ ይገኛል። ሶዶ የወላይታ ዞን አስተዳደር ማዕከል ሆኖ ያገለግላል። ከተማው ከባሕር ጠለል በላይ 1,600 እስከ 2,100 ሜትር ከፍታ ያለው ሲሆን የኬንትሮስ መስመርና ርዝመት ያለው 6°54′ሰ 37°45′ም ነው። ሶዶ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኙ ዋና ዋና የጤናና ትምህርት ተቋማት ማዕከል ነው። ሶዶ ክርስቲያን ሆስፒታል በአፍሪካ ከሚገኙ 10 የቀዶ ህክምና ማሰልጠኛ ማዕከላት አንዱ ነው። ሆስፒታሉ ኦርቶፒዲክእና ጄኔራል፣ ማህፀን እና ህፃናት መርጃን ጨምሮ የተለያዩ የህክምና፣ የቀዶ ህክምና ና የቀዶ ህክምና አገልግሎት ይሰጣል። ወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ ትምህርተ ሪፈራል ሆስፒታልም በዚህ ከተማ የሚገኝ ሲሆን ሁለት ሚሊዮን አካባቢ ሰዎችንም ያገለግላል። በሆስፒታሉ የነበሩት አልጋዎች ጠቅላላ ቁጥር 200 ነበር፤ ከእነዚህ ውስጥ 60 አልጋዎች በማህፀንና በማህፀን ሕክምና ክፍል ውስጥ ይገኙ ነበር ። በ1930ዎቹ መጀመሪያ ላይ በዎላይታ አከባቢ ከተማ ተብሎ ሊጠራ የሚገባው ብቸኛ አካባቢ ሶዶ መሆኑ ነበር። የቅዳሜ ገበያ፣ ወደ ዋና ከተማው የሚላክ የስልክ መስመር እንዲሁም በየሳምንቱ የፖስታ መልእክት የሚልክ ሰው ነበረው። የጣሊያን የምድር ጦር ሶዶ ጥር 27 ቀን 1929 ዓ.ም በቁጥጥር ስር አዋለ፤ ሁለት የጣሊያን ጄኔራሎች በጥቂቱ ከተቃውሞ በኋላ ግንቦት 22 ቀን 1933 ዓ.ም. እጃቸውን እስከሰጡበት ጊዜ ድረስ እዚያው ነበሩ። በ1958 ዓ.ም. ሶዶ በኢትዮጵያ አንደኛ ደረጃ ላይ ከሚገኙ 27 ቦታዎች አንዱ ነበር። ከ1965-68 ባለው ጊዜ ውስጥ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ቅርንጫፍ ተቋቋመ። የሶዶ ዙሪያ ወረዳ አስተዳዳሪ እና የሆነ ጊዜ ተማሪዎች አብዮት አራማጅ መላኩ ጌብሬ ኤግዚያበር በ1967 ዓ.ም. ታሰሩ። ገበሬዎችና የከተማ ድሀዎች በከተማ ውስጥ በዝባዦች ላይ እንዲነሱ በማበረታታቸው ምክንያት ነበር የታሰሩት። በ1984 በዚያ ዓመት በረሃብ ለተጎዱ ሰዎች የስደተኞች መጠለያ ተቋቋመ። ከ1997 ዓ.ም. የኢትዮጵያ ጠቅላላ ምርጫ በፊት፣ የካቲት 22 ቀን 1997 ዓ.ም. በሶዶ በወያኔ ሕግ ታስረው ከነበሩ 200 ሰዎች መካከል አንዳንድ የተባበሩት የኢትዮጵያ ዴሞክራሲያዊ ኃይሎች የፖለቲካ ፓርቲ አባላት እንደሚገኙ አምነስቲ ኢንተርናሽናል ዘግቧል። አምነስቲ ኢንተርናሽናል ይህንን አጋጣሚ በተቃዋሚ ፓርቲ አራማጆች ላይ በተከታታይ መንግስት ከፈፀመባቸው ማስፈራሪያዎች ውስጥ አንዱ ነው። በማዕከላዊ ስታስትክ አጀንሲ የ2018 የህዝብ ብዛት ትምብያ ላይ መሠረት, ሶዶ ከተማ በአጠቃላይ 254,294 ነዋሪዎች አሉት, ከእነዚህ ውስጥ 125,855 ወንዶች ሲሆኑ 128,439 ደግሞ ሴቶች ናቸው። ^ \"Ethiopia: The 15 May 2005 elections and human rights - recommendations to the government, election observers and political parties\" , Amnesty International website, Report AFR 25/002/2005 (accessed 30 December 2021) ^ \"የሶዶ ከተማ የህዝብ ብዛት\"."} {"id": "19432", "contents": "የምሳኛ በኢትዮጵያ የሚነገር ኦሟዊ ተብሎ በሚታወቀው የቋንቋ መደብ የአፍሮ-እስያ ቤተሰብ የሚካለል ቋንቋ ነው።"} {"id": "17392", "contents": "ተተያዙ ብዙ ነው መዘዙ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20140", "contents": "ታጥቀህ ታገል እንዳትንገላታ አስተውለህ ተሟገት እንዳትረታ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20782", "contents": "ውሀ ጭስ ክፉ ሴት ሰውን ያበራሉ ከቤት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ውሀ ጭስ ክፉ ሴት ሰውን ያበራሉ ከቤት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "17926", "contents": "ተንኮለኛ የሰይጣን አርበኛ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21148", "contents": "የማታ ሩጫ እንቅፋት ትርፉ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የማታ ሩጫ እንቅፋት ትርፉ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21796", "contents": "ያንድ ሰው ፍቅር ባንድ እጅ እንደማጨብጨብ ያለ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያንድ ሰው ፍቅር ባንድ እጅ እንደማጨብጨብ ያለ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21958", "contents": "ደም ካልፈሰሰ ስርየት የለም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ደም ካልፈሰሰ ስርየት የለም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21976", "contents": "ደንቆሮ ከሚያጫውተኝ የሚሰማ ያውጋኝ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ደንቆሮ ከሚያጫውተኝ የሚሰማ ያውጋኝ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21472", "contents": "የጉልበት ግማሹ አፍ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው። የጉልበት ግማሹ አፍ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22036", "contents": "ዳኛ ቢንቁ የተያዘ እህል ይወቁ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዳኛ ቢንቁ የተያዘ እህል ይወቁ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "18670", "contents": "ሄንሪ ጀምስ (እ.አ.አ. ከ1843-1916) ታዋቂ አሜሪካዊ ደራሲ ነው። በዋናነት እንግሊዝኛ: Washington Square በተሰኘው ስራው ይታወቃል። ‎የአሜሪካዊ ደራሲያን ዝርዝር (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "22264", "contents": "ጆሮ ምነው አታድግ ቢሉት ጉድ እየሰማሁ በየት ልደግ አለ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ጆሮ ምነው አታድግ ቢሉት ጉድ እየሰማሁ በየት ልደግ አለ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "31936", "contents": "አሦር (አሹር በዕብራይስጥ) ፦ የሴም ልጅ አሦር (አሹር በዕብራይስጥና በአካድኛ))፦ ታሪካዊ አገር፣ ግዛትና መንግሥት አሹር፣ የአሦር ዋና ከተማ አሹር፣ የአሦር ሃይማኖት ጣኦት ወይም አምላክ"} {"id": "36316", "contents": "ፖሎክዋኔ (Polokwane/Pietersburg) በደቡብ አፍሪካ የምትገኝ ከተማ ስትሆን የቀድሞ ስሟ ፒተርስበርግ ነበር። በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ Polokwane የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "45484", "contents": "ተመስገን ተካ በአዲስ አበባ ሰፈረሰላም አካባቢ የተወለደ በወጣትነቱ ጀምሮ ለተለያዩ ሙዚቀኞች ግጥምና ዜማ በመስጠት የበኩሉን የተወጣ በተለይ ሐገራዊ ግጥሞች ላይ ተስተካካይ የሌለው እንደስራው ያልታወሰ ድንቅ ወጣት ነበር ሳይደላውም በአሜሪካ ህይወቱ ያለፈ በሀገር ፍቅር የተለከፈ"} {"id": "38374", "contents": "ሊኩርጉስ (ሉኮርጎስ) በግሪክ አፈታሪክ የጥራክያ ንጉሥ ነበር። ከትሮያን ጦርነት አስቀድሞ እንደ ገዛ በብዙ ጽሐፊዎች ከነሆሜር ተጽፎዋል። ዲዮዶሮስ ሲኩሉስ እንደሚለን፣ ይህ ሊኩርጉስ አምባ ገነን ሆኖ ከአለቆቹ አንድ ሞፕሶስ የተባለውን ከመንግሥቱ አባረረው። በተጨማሪ የእስኩቴስን ሰው ሲፑሉስን አባረረው። ከዚህ ጥቂት ጊዜ በኋላ ግን አማዞኖች የተባሉት ሴት ወታደሮች ከሊብያ አንስተው አገሩን ወረሩ። ያንጊዜ ሞፕሶስና ሲፑሉስ ከስደት ተመልሰው ሠራዊታቸው ከአማዞኖች ጋር በተዋገው ውግያ ንግሥታቸው ሚሪና ተገደለችና ተሸነፉ። በኋላ ዘመን ግን አፒስ ዲዮኔሶስ በየአገሩ ስለ ግብርና እያስተማረ ተዛውሮ ከእስያ ወደ አውሮፓ ለመሻገር ሲፈልግ ሊኩርጉስ ግን አቃወመው። ኦሲሪስ ግን ሊኩርጉስን ገደለውና በፈንታው አለቃውን ማሮን አገረ ገዥ አደረገው።"} {"id": "46678", "contents": "አንዳሉሲያ (እስፓንኛ፦ Andalucía /አንዳሉሲያ/) የእስፓንያ ክፍላገር ነው። ዋና ከተማ ሰቪያ ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "11231", "contents": "ኢንስክሪፕት ማለት ይገኑ/ሊኑክስ ኦፕሬቲንግ ሲስተም ሶፍትዌር ነው። በኮማንድ ላይን ሲጠራ የቲክስት ፍይልን ወደ ፖስት-ስክሪፕት የሚባለው ፎርማት ቀይሮ ከፈለግን ወደ ፕሪንተር ወይንም ወደ ፍይል ሊአወጣ ይችላል።"} {"id": "13163", "contents": "ኮሽም (Dovyalis abyssinica) ኢትዮጵያ፣ ኬንያና ኡጋንዳ የሚበቅል የተክል አይነት ሲሆን ፍሬው ሳይበስል አረንጓዴ ሆኖ ይኮማጠጣል። ስሩ ተፈልቶ ሲጠጣ የኩላሊትና የሽንት ዑደት ብልቶችን ጤንነት ያሻሽላል። በአንድ ጥናት ዘንድ፣ ነቀርሳን ወይም ሆድ ቁርጠትን ለማከም፣ ፮ እስከ ፲ ከፍሬዎቹ ይበላሉ። ከ3000 እስክ 6000 ጫማ ከፍታ ያለ አየር ጸባይ። ስለዚህም ኮሽም ብዙ ጊዜ የሚገኘው በ ዩጋንዳ፣ ኢትዮጵያ እና ኬንያ ነው ። አመቱን ሙሉ ፍሬ ይሰጣል፤ 9ጫማ ድረስ ቁመቱ ያድጋል። Dovyalis hebecarpa የሚባል ከኮሽም ጋር ተዛማጅ አትክልት በሴይሎን ይበቅላል። ሁለቱ ተክሎች ሲዳቀሉ ከፍተኛ ጥቅም ይገኛል። ለምሳሌ የኮሽም ፍሬውም መኮምጠጡን ያቆማል። የሚፈጠረው አዲስ አትክልት ፍሬው በጣም የተንዠረገገ ይሆናል። (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) ^ የፍቼ፣ ኦሮሚያ ባህላዊ መድሃኒት ጥናት 2006 ዓም ከዓቢዩ እኒየው እና ሌሎች፣ ጎንደርና አዲስ አበባ ኡኒቨርሲቲዎች ሥነ ፍጥረት ኮሌጆች ^ http://www.hort.purdue.edu/newcrop/morton/ketembilla_ars.html"} {"id": "13487", "contents": "ሐምሌ ፰ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፫፻፰ ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፶፰ ቀናት በ ዘመነ ዮሐንስ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፶፯ ቀናት ይቀራሉ። ፲፻፺፩ ዓ/ም - በመጀመሪያው የክርስትና ዘመቻ (The Crusades) ምዕራባዊ ወጥቶ አደሮች በኢየሩሳሌም የትንሳዔ ቤተ ክርስቲያንን (Church of the Resurrection – Holy Sepulchre) ማረኩ። ቤተ ክርስቲያኑ ኢየሱስ ክርስቶስ የተሰቀለበትና ያረገበት ሥፍራ ላይ የተሠራ ነው የሚል ዕምነት አለ። ፲፱፻፸፰ ዓ/ም - አሁን በመቀሌ ከተማ ሰማዕታት ሐውልት አጠገብ የሚገኘው ድምጺ ወያነ ትግራይ በትግል ሜዳ ላይ ተመሠረተ። ፲፬፻፷፫ ዓ/ም - በንግሥ ስማቸው ዳግማዊ ቆስጠንጢኖስ የሚባሉት ዓፄ እስክንድር ከአባታቸው ከ ዓፄ በዕደ ማርያም እና ከእናታቸው ሮምና ተወለዱ። እኚህ ንጉሠ ነገሥት በኢትዮጵያ ዙፋን ላይ ከ ፲፬፻፸ ዓ/ም እስከ ሞቱበት ዘመን ፲፬፻፹፮ ዓ/ም ድረስ ነግሠዋል። (እንግሊዝኛ) http://en.wikipedia.org/wiki/July 15"} {"id": "12533", "contents": "ሳማሪየም (Samarium) የንጥረ ነገሮች ሠንጠረዥ ውስጥ ኬሚካዊ ውክሉ Sm ነው። አቶማዊ ቁጥሩም 62 ነው። የጥንተ፡ንጥር ጥናት (ኬሚስትሪ) በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ ሳማሪየም የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ። (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "21353", "contents": "የባል ደግነቱ ውሽምን መርሳቱ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የባል ደግነቱ ውሽምን መርሳቱ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "17057", "contents": "ፍዳ ለሀጥአን እሴት ለጻድቃን የአማርኛ ምሳሌ ነው። ገሃነምንና ገነተን የሚያስታውስ"} {"id": "46091", "contents": "ዘንዶኳስ ዝ ወይም ድራጎን ባል ዚ (በእንግሊዝኛ: Dragon Ball Z በጃፓንኛ: ドラゴンボールZ) የጃፓን አኒሜ ተከታታይ ነው።"} {"id": "47429", "contents": "ምዕራብ ቤንጋል በምሥራቅ የምትገኝ የሕንድ ክልል ናት።"} {"id": "7014", "contents": "1 January 667 - 1 September 667 እ.ኤ.ኣ. = 659 ዓ.ም. 2 September 667 - 31 December 667 እ.ኤ.ኣ. = 660 ዓ.ም."} {"id": "48113", "contents": "ኡራሊክ ቋንቋዎች ቤተሠብ ከአውሮፓና ከእስያ የሚገኝ ታላቅ የቋንቋዎች ቤተሠብ ነው። ፊኖ-ኡግሪክ ቋንቋዎች ፊኒክ ቋንቋዎች ፊንኛ ካሬልኛ ቨፕስኛ ኢንግሪያኛ ኤስቶንኛ፣ ቮሮኛ ቮትኛ ሊቮንኛ * ሳሚክ ቋንቋዎች ስሜን ሳሚኛ ደቡብ ሳሚኛ ኪልዲን ሳሚኛ ስኮልት ሳሚኛ ፐርሚክ ቋንቋዎች ኡድሙርትኛ ኮሚኛ ሞርድቪኒክ ቋንቋዎች ኤርዝያኛ ሞክሸኛ ማሪኛ ኡግሪክ ቋንቋዎች ሀንጋርኛ ማንሲኛ ሓንቲኛ ሳሞዬዲክ ቋንቋዎች ጘነሳኛ ኤነጽኛ የጫካ ኔነጽኛ የሜዳ ኔነጽኛ ሰልኩፕኛ (ይህ ቋንቋ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "11439", "contents": ""} {"id": "15279", "contents": "ሎሚና ትርንጎ ሞልቶልህ ባገር እንቧይ ታሸታለህ የድሀ ነገር የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "15285", "contents": "ላሊበላን ካላጠገቡት ይጮሀል ሎሌም ካልሰጡት ይከዳል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "17091", "contents": "በአፉ ቅቤ አይሟሟም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "13485", "contents": "ሉጋልባንዳ «እረኛው» በሱመር ነገሥታት ዝርዝር ዘንድ የኡሩክ ሁለተኛ ንጉሥ ነበረ። 1200 አመታት እንደ ነገሠ ይጨምራል። ስለ ሉጋልባንዳ የሚናገሩ ሁለት የሱመርኛ ትውፊቶች በሸክላ ጽላት ተገኝተዋል፤ እነርሱም በሊቃውንት «ሊጋልባንዳ በተራራ ዋሻ» እና «ሉጋልባንዳና የአንዙድ ወፍ» ይባላሉ። በ«ሊጋልባንዳ በተራራ ዋሻ»፣ የኡሩክ ንጉሥ ሆኖ የቀደመው ኤንመርካር ሠራዊቱን በአራታ ላይ እንዲዘመት ያሠልፋል፤ ሉጋልባንዳ ከጦር አለቆቹ አንዱ ነው። ነገር ግን የኡሩክ ሠራዊት ወደ አራታ ሲሄድ በረጅም ተራሮች አልፎ፣ ድንገት ሉጋልባንዳ ተዝለፈለፈ። ሊያንቁት አይችሉምና ጓደኞቹ በዋሻ ውስጥ ከስንቅና ከዕጣን ሙጫ ጋር ይተዉትና መንገዳቸውን ይቀጥላሉ። ሉጋልባንዳ በዋሻው ትንግርት ሕልም ያያልና ይጸልያል፣ የጽሑፉ መጨረሻ ግን አሁን ፍርስራሽ ሆኖ በደንብ ሊነብ አይችልም። በ«ሉጋልባንዳና የአንዙድ ወፍ»፣ ሉጋልባንዳ በሉሉቢ ተራሮች ሆኖ ደብዛው እስካሁን ጠፍቷል፤ ዳሩ ግን ታላላቁ የ«አንዙድ» ወፍ የኤንመርካርን ሠራዊት ዳግመኛ እንዲያገኝ ይረደዋል። የኤንመርካር ሠራዊት አራታን ለ1 አመት ቢከባትም፣ አይከናወንም። ኤንመርካር በኡሩክ መቅደስ ወዳለች ወደ ኢናና መልዕክት እንዲልክ ተልእኮ ይፈልጋል። ቀድሞ በኤንመርካር መንግሥት 50ኛው አመት የማርቱ ሕዝብ በሱመርና በአካድ በሙሉ በተነሡበት ጊዜ ግድግዳ በበረሃ እንዲሠራባቸው ስለ ረዳችው፣ እንደገና እርዳታዋን አሁን በአራታ ዘመቻው ይጠይቃታል። በመጨረሻ ሉጋልባንዳ ወደ ኡሩክ ኢንዲመልስ ፈቃደኛነቱን ይነግረዋልና መልዕክቱን ለኢናና ያደርሳል። የስዋ መልስ አራታና ምጣኔ ሀብቱ እንዴት እንደሚያዙ የሚል ምሳሌ ነው። የጊልጋመሽ ትውፊት በተባለው አፈ ታሪክ ደግሞ፣ የኋለኛው ኡሩክ ንጉሥ ጊልጋመሽ እራሱን «የቅዱስ ሉጋልባንዳና የኒንሱን ልጅ» ይላል። በዚያ ዘመን፣ ሉጋልባንዳና ሚስቱ ኒንሱን እንደ አማልክት ተቆጠሩ። ETCSL - Texts and translations of Lugalbanda legends (alternate site)"} {"id": "20283", "contents": "እናቷ ዘንድ ሄዳ ከመጣች ከእንብላው በቀር ስራ አጣች የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "17955", "contents": "ተዋጊ በሬህን ተናካሽ ውሻህን ያዝ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20967", "contents": "የለመነ ያገኛል የነገደ ያተርፋል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የለመነ ያገኛል የነገደ ያተርፋል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "23229", "contents": "ሰኔ ፲፯ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪፻፹፯ኛው ቀን ሲሆን የፀደይ (በልግ)ወቅት ፹፪ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፸፱ ቀናት፣ በዘመነ ዮሐንስ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፸፰ ቀናት ይቀራሉ። ፲፮፻፲፮ ዓ/ም - ዠሮም ሎቦ እና ሌሎችም የብርቱጋል ሚሲዮናዊያን ከደንቀሌ በተነሱ በስድስተኛው ቀን በቀድሞ ስሟ “ማይ ጓጓ” (የውሐ ጩኸት) ከምትባለው በኋላ ብርቱጋሎች ለአቡነፍሬምናጦስ ማስታወሻ ‘ፍሪሞኔ’ ብለው ከሰየሟት ሥፍራ ደረሱ። ፲፱፻፷፮ ዓ/ም - የኤርትራ ነፃነት ግንባር መጋቢት ፲፯ ቀን ኤርትራ ውስጥ ከጠለፋቸው አምስት የ’ቴናኮ’ (Tennaco) ነዳጅ ምርመራ ባልደረቦች መኻል አንድ ካናዳዊ የሄሊኮፕተር አብራሪ በዚህ ዕለት ለቀቁ። ፲፱፻፷፮ ዓ/ም - የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋጋው በ፳፮ ሚሊዮን ፮፻፴፭ ሺ ፫፻፸፰ የእንግሊዝ ፓውንድ (£26,635,378.25) የተገመተ እና በጠቅላላው ሚዛኑ ፲፬ ሺ ፻፴፬ ኪሎ ከ ፭፻፸፮ ግራም ያልተጣራ ወርቅ በድብቅ ጭኖ በአቴና በኩል ሎንዶን ገብቷል። (እንግሊዝኛ) FATHER JEROME LOBO - A VOYAGE TO ABYSSINIA (Translated from the French by SAMUEL JOHNSON.) 1887 (እንግሊዝኛ) P.R.O., FCO 371/1829 - ANNUAL REVIEW FOR ETHIOPIA FOR 1974, (እንግሊዝኛ) Jenkins Brian M. and Johnson Janera A., International Terrorism: A Chronology (1968-1974) (እንግሊዝኛ)"} {"id": "22203", "contents": "ጀምሮ የማይፈጽም ፈጭቶ የማያልም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ጀምሮ የማይፈጽም ፈጭቶ የማያልም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22215", "contents": "ጅምር ይጨረሳል ልጉም ይተኩሳል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ጅምር ይጨረሳል ልጉም ይተኩሳል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "31095", "contents": "ኤካላቱም የአሦር ከተማ ነበረ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "22389", "contents": "የሕዝብ ቁጥር ፦15,000,000 ቋንቋ ፦ አፋን ኦሮሞ ሀይማኖት ፦ ሙስሊም ፣ ክርስቲያንና ዋቄፈታ ሁለቱ የአርሲ zoneች ፣ ሁለቱ የባሌ zoneችና በደቡብ ሸዋ በስፋት ይኖራሉ ። (ይህ ስለ ብሔር ወይም ሕዝብ የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "38877", "contents": "አባይ ጮመን በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው። {{አቀማመጥ |align=center አባይ ጮመን በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "41727", "contents": "አስዩት (የግብጽ አረብኛ፦ أسيوط /ኣስዩጥ/፤ ጥንታዊ ግብጽኛ፦ /ዛውቲ/፤ ጥንታዊ ግሪክኛ፦ Λυκόπολις /ሊውኮፖሊስ/) የጥንታዊ ግብጽ ከተማ ነበር። ዘመናዊው ከተማ በአጠገቡ ሲሆን ከ6 ሚሊዮን በላይ ነዋሪዎች አሉት። በሄራክሌውፖሊስና በጤቤስ መካከል በተደረገው ብሔራዊ ጦርነት (2107-2081 ዓክልበ. ግድም) የአሥዩት ገዦች ተፊቢ እና ልጁ ቀቲ ለሄራክሌውፖሊስ ፈርዖን መሪካሬ ታማኝ ሆነው በጤቤስ ግዛት ላይ እንደ ዘመቱ ይታወቃል። በመጨረሻ ግን የጠቤስ ፈርዖን 2 መንቱሆተፕ አሸነፈው።"} {"id": "42765", "contents": "አዲስ ኪዳን (ግሪክ (ቋንቋ) : Ἡ Καινὴ Διαθήκη / Hê Kainề Diathếkê) በክርስትና አቢያተ ክርስቲያናት ምእመናን የሚቀበሉት የመጽሐፍ ቅዱስ ሁለተኛ ክፍል ነው።"} {"id": "36321", "contents": "ፍሪ ስቴት ስታዲየም ወይም ቮዳኮም ፓርክ በብሉምፎንቴይን፣ ደቡብ አፍሪካ የሚገኝ ስታዲየም ሲሆን 40,911 ተመልካቾችን ይይዛል። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "44133", "contents": "ከራቺ (Karachi) የፓኪስታን ከተማ ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "47313", "contents": "ኸንቲ-አመንቲው በግብጽ ጥንታዊ መንግሥት ዘመን (3900-2763 ዓክልበ. ግድም) የፈርዖኖች (ነገሥታት) እና አማልክት ማዕረግ ነበረ። ትርጉሙ ከግብጽኛ «የምዕራባውያን ቀዳሚ» ሲሆን በዚህም «ምዕራባውያን» ማለት «ሙታን» ለማለት ነበር። ስለዚህ ማለቱ ደግሞ «የሙታን ቀዳሚ» ሊሆን ይችላል። መጀመርያው «ኸንቲ-አመንቲው» የሆነው የፈርሮኖች ወላጅ ቅድማያት ኦሲሪስ (ግብጽኛ፦ አውሣር) ይመስላል። በግብጻውያን ትውፊቶች ዘንድ ይህን አውሣርን የገደለው ወንድሙ ሴት ሆነ። የአውሣርም ልጅ ሔሩ (ሆሩስ) ተባለ። የአባቱን ቂም በመብቀል ሴትን (አጐቱን) እንደ ገደለ ደግሞ በትውፊቶች ይነገር ነበር። በጊዜም ላይ እንደ አማልክት ተቆጠሩ። የሔሩ ልጆች የተባሉት ግን ከሴትም እንደ ተወለዱ ይመስላል። «ደቂቃ ሔሩ» በሴት ልጆች ወገን ላይ ማሳደድን ጨመሩ። መጀመርያ ፈርዖኖች ከዚሁ «ደቂቃ ሔሩ» ወገን ነበሩ። በፈርዖን ደን (3070-3054 ዓክልበ.) እና ቃዓ (3044-3037 ዓክልበ.) መቃብሮች ውስጥ፣ በተገኙት ማኅተሞች ላይ የ፩ኛው ሥርወ መንግሥት ፈርዖኖች ይዘርዝራል፦ በአንዱ ማኅተም ናርመር፣ አሃ 1 ቴቲ፣ ጀር፣ ጀት፣ ደን እና መርኒት ይዘረዘራሉ፣ በሌላውም ደን፣ አነጅብ፣ ሰመርኸት እና ቃዓ ይዘረዘራሉ። በሁለቱ ማኅተሞች ላይ፣ ከያንዳንዱ ንጉሥ ስም በፊት «ኸንቲ-አመንቲው ሔሩ» የሚለው አርዕስት ይታያል። የጣዖቱ ኸንቲ-አመንቲው (አውሣር) ቤተ መቅደስ በአቢዶስ ነበረ። በአንዳንድ ሊቃውንት አሳብ ኸንቲያመንቱ አንዳንዴ የሌላው ጣኦት የአኑቢስ ሞክሼ ሊሆን ቻለ።"} {"id": "6661", "contents": "1 January 843 - 2 September 843 እ.ኤ.ኣ. = 835 ዓ.ም. 3 September 843 - 31 December 843 እ.ኤ.ኣ. = 836 ዓ.ም."} {"id": "7663", "contents": "1 January 347 - 30 August 347 እ.ኤ.ኣ. = 339 ዓ.ም. 31 August 347 - 31 December 347 እ.ኤ.ኣ. = 340 ዓ.ም."} {"id": "49917", "contents": "የእግዚአብሔር ሰላምና ስምምነት ወይም በሮማይስጥ Pax et treuga Dei /ፓክስ ኤት ትሬውጋ ደይ/ በዓለም ታሪክ መጀመርያው የታወቀ ሕዝባዊ የሰላም እንቅስቃሴ ነበር። «የእግዚአብሔር ሰላም» መጀመሪያ በ981 ዓም በአሁኑ ፈረንሳይ በካቶሊክ ቤተክርስቲያን መሪነት የታወጀ ነበር። ከንጉሡ ካሮሉስ ማግኑስ መንግሥት በኋላ በምዕራብ ፍራንኪያ ወይም ፈረንሳይ፣ የመኳንንት ወገን በሕዝብ ላይ ብዙ መግደልና ዝርፊያ ያድርጉ ነበር። ይህን ለማቃወም፣ በመጀመርያ ቤተክርስቲያኑ በድሆች፣ በቄሶችና በአብያተ ክርስቲያን ላይ ግፍ ማድረጉን ቢከለክሉም ትንሽ ረዳ። በኋላ ከ1033 ዓም በኋላ «የእግዚአብሔር ስምምነት» በአንዳንድ ቀን ከሳምንት መግደልን ከለከለ። ይህንም የሚጥሰው ተወግዞ እራሱ የሚከተለው ግብ ይሆን ነበር። በየጥቂቱ በክፍለዘመናት ላይ ግፍ የተከለከለባቸው ቀኖች ተስፋፉ፣ በመጨረሻም ግፍ ሁሉ በሙሉ ሳምንት ተከለከለ።"} {"id": "46587", "contents": "ሮኪ ተራሮች ወይም ድንጋያማ ተራሮች በስሜን አሜሪካ (በአሜሪካ አገርና በካናዳ) የሚገኝ የተራሮች ሰንሰለት ነው።"} {"id": "4543", "contents": "1 January 1890 - 9 September 1890 እ.ኤ.ኣ. = 1882 ዓ.ም. 10 September 1890 - 31 December 1890 እ.ኤ.ኣ. = 1883 ዓ.ም."} {"id": "14929", "contents": "ለተቀማጭ ሰማይ ቅርቡ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው። የማይሰራ ሰው ሁሉ ነገር ቀላሉ ነው ።"} {"id": "14203", "contents": "ጥር ፲፫ ቀን፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻፴፫ ኛው ዕለት ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በዘመነ ዮሐንስ ፪፻፴፫ ዕለታት ሲቀሩ፤ በዘመነ ማቴዎስ፤ ማርቆስ እና ሉቃስ ደግሞ ፪፻፴፪ ዕለታት ይቀራሉ። ፲፰፻፷፬ ዓ.ም.፣ ደጃዝማች ካሳ ምርጫ (አባ በዝብዝ) በአክሱም ጽዮን ማርያም ቤተ ክርስቲያን ስመ መንግሥታቸው \"ዮሐንስ ራብዓዊ\" (ዮሐንስ ፬ኛ) ተብሎ፣ በጳጳሱ በብፁዕ አቡነ አትናቴዎስ እጅ ተቀብተው በሥርዓተ መንግሥት ንጉሠ ጽዮን፣ ንጉሠ ነገሥት ዘኢትዮጵያ ተብለው ነገሡ። በታሪክ እንደተመዘገበው በዚሁ ንግሥ ምክንያት ሦስት ቀን በዓል ሆኖ፣ ለግብር ፬ ሺህ ሰንጋ ታርዶ፣ ፶ ጉንዶ ማር የፈጀ፣ ፻፶ ሺህ ገንቦ ጠጅ ቀርቦ፣ በደስታ ሲበላ ሲጠጣ ሰንብቷል። ፲፱፻፴፫ ዓ/ም የፋሺስት ኢጣሊያን ሠራዊት ጠራርጎ ለማስወጣት የተቀጣጠለውን ዘመቻ ከፍጻሜ ለማድረስ ከሱዳን ድንበር ወደ ኢትዮጵያ የዘለቁት ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ፣ አርበኞችና የእንግሊዝ ጦር፣ በኦሜድላ ላይ አረንጓዴ፣ ቢጫ፣ ቀይ የሆነውንና የይሁዳ አንበሳ ከመሐሉ የሚገኝበት የኢትዮጵያ ሰንደቅ ዓላማን ተከሉ፤ አውለበለቡ። ፲፱፻፵፬ ዓ.ም. ለአዲስ አበባ ሕዝብ የውሃ አገልግሎት የሚሰጠው የገፈርሳ ግድብ በቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ተመረቀ። ፲፱፻፶፬ ዓ.ም. ኢትዮጵያ ሦስተኛውን የአፍሪቃ እግር ኳስ ውድድር የግብፅን ቡድን አራት ለ ሁለት አሸንፋ ዋንጫውን ተሸለመች። ለኢትዮጵያ ቀዳሚውን ግብ ያስቆጠረው የቴሌው ግርማ ዘለቀ ሲኾን፣ የጊዮርጊሱ መንግሥቱ ወርቁ በ፹፬ኛውና በ፻፲፯ኛው ደቂቃ ሁለተኛና አራተኛውን፣ ኢታሎ ቫሳሎ በ፻፩ኛው ደቂቃ ሦስተኛውን ለማስገባት ችለዋል። ያልተደገመውንና ሕዝቡም እየናፈቀ ያለው የአፍሪቃ ዋንጫ ለኢትዮጵያ ያስገኙት ፩."} {"id": "3649", "contents": "ሮዞ (Roseau) የዶሚኒካ ዋና ከተማ ነው። በሥፍራው የጥንቱ ካሪብ ወገን ሳይሪ የተባለ መንደር ነበረው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር በ1993 ዓ.ም. ቆጠራ 14,847 ሲሆን፣ በ1997 ዓ.ም. 16,570 ሆኖ ተገመተ። ከተማው 15°18′ ሰሜን ኬክሮስ እና 61°23′ ምዕራብ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል።"} {"id": "16123", "contents": "ወረቀት ላዩ ላይ ለመፃፊያ፣ ለማተሚያ እንዲሁም ለማሸጊያነት የሚያገለግል ጠፍጣፋ የእንጨት ውጤት ነው። የሚዘጋጀው የእንጨት ወይም የሳር ቃጫዎችን በማርጠብ እና እርስ በርስ በጠፍጣፋ መልኩ እንዲገናኙ በማድረግ ነው። ወረቀት የተለያዩ ጥቅሞች ሲኖሩት እንደየጥቅሙ የተለያየ ዓይነት አለው። ለምሳሌ፡ በመጠን A0 ወረቀት A1 ወረቀት A2 ወረቀት A3 ወረቀት A4 ወረቀት"} {"id": "18715", "contents": "ሮስ ማክዶናልድ (እ.አ.አ. ከ1915 – 1983) ታዋቂ አሜሪካዊ ደራሲ ነው። በዋናነት እንግሊዝኛ: The Moving Target በተሰኘው ስራው ይታወቃል። ‎የአሜሪካዊ ደራሲያን ዝርዝር (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "18745", "contents": "ሼሪ ሬይነልድዝ (ትውልድ 1967 እ.አ.አ.) ታዋቂ አሜሪካዊት ደራሲ ነች። በዋናነት እንግሊዝኛ: The Rapture of Canaan በተሰኘው ስራዋ ትታወቃለች። ‎የአሜሪካዊ ደራሲያን ዝርዝር (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "16255", "contents": "ጤዛ በኢትዮጵያዊው የፊልም ባለሙያ ፕሮፌሰር ኃይሌ ገሪማ የተሰራ ፊልም ነው። በ2009 እ.አ.አ. የኡጋድጉውን የፊልም ፌስቲቫል ያሸነፈ ፊልም ሲሆን በደርግ ዘመን ስለነበረው የኢትዮጵያ ሁኔታ ይዳሥሳል።"} {"id": "20269", "contents": "እቺ እንጣጥ እንጣጥ አምፖል ለማውለቅ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "16567", "contents": "ቀን ካልለቀሙ ሌት አይቅሙ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተሰራ ነገር አይገኝም"} {"id": "16723", "contents": "ቅንድብ ለአይን ጥቅሻ አስተማረች የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21301", "contents": "የሴት ምራቋ ወፍራም ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሴት ምራቋ ወፍራም ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "17923", "contents": "ተናግሮ ያጣ ሰው ሶስት ጊዜ ሞቱ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21343", "contents": "የቆጡን አወርድ ብላ የጣራውን አወረደች የአማርኛ ምሳሌ ነው። የቆጡን አወርድ ብላ የጣራውን አወረደች የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "19411", "contents": "ሸኪቾኛ በኢትዮጵያ የሚነገር ኦሟዊ ተብሎ በሚታወቀው የቋንቋ መደብ የአፍሮ-እስያ ቤተሰብ የሚካለል ቋንቋ ነው።"} {"id": "21433", "contents": "የወንዶች ባል አይተህ ማር የአማርኛ ምሳሌ ነው። የወንዶች ባል አይተህ ማር የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20977", "contents": "የለማኝ ቅንጡ ይላል በወጥ አምጡ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የለማኝ ቅንጡ ይላል በወጥ አምጡ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "19483", "contents": "የኪርጊዝ ሪፐብሊክ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የኪርጊዝስታን እግር ኳስ አስተዳዳሪ አካል ነው። ፌዴሬሽኑ የኪርጊዝስታን ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድንንና የኪርጊዝስታን ብሔራዊ ፉትሳል ቡድንን ይቆጣጠራል። በተጨማሪም የተለያዩ ብሔራዊ ውድድሮችን ያዘጋጃል። (መስኮብኛ) ይፋዊ ድረ ገጽ (እንግሊዝኛ) የፊፋ ድረ ገጽ ስለ ኪርጊዝስታን (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "21505", "contents": "የፈረሰ አልጋ የተሸበረ ዜጋ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የፈረሰ አልጋ የተሸበረ ዜጋ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21553", "contents": "ያህያ ስጋ ውርደተኛ አልጋ ላይ ቢያኖሩት እመሬት ይተኛ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያህያ ስጋ ውርደተኛ አልጋ ላይ ቢያኖሩት እመሬት ይተኛ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21565", "contents": "ያህያ ፍሪዳ የእባብ ለማዳ የለውም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያህያ ፍሪዳ የእባብ ለማዳ የለውም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21103", "contents": "የሚወጋ ጦር ከእጅ ሲወጣ ያስታውቃል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሚወጋ ጦር ከእጅ ሲወጣ ያስታውቃል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21595", "contents": "ያለ ጥርስ ቆሎ ያለ ጓድ አምባጓሮ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያለ ጥርስ ቆሎ ያለ ጓድ አምባጓሮ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "18307", "contents": "ተዳፋት ከስድስቱ ቀላል ማሽኖች አንደኛው ሲሆን መጨረሻውና መጀመሪያው በተለያዩ ከፍታወች ከተቀመጠ ጠፍጣፋ ገጽታ ይሰራል። የዚህ ማሽን ዋና ጥቅሙ አንድን ከባድ እቃ በቀጥታ ከማንሳት በአንስተኛ ጉልበት ተመሳሳይ ስራን ለማከናወን በማስቻሉ ነው። እዚህ ላይ መረዳት ያለብን ምንም እንኳ አንስተኛ ጉልበት ብናወጣም ዕቃው የሚጓዝበት ርቀት ግን ቀጥታ ከማንሳት ይበልጣል። ባጠቃላይ መልኩ፣ ተዳፋት ከባድ ስራን በቀላል ጉልበት ለመስራት ያስችላል። በአንድ ተዳፋት ላይ የተቀመጠ እቃ ሶስት አይነት መሰርታዊ ጉልበቶች ያርፉበታል፣ እነርሱም የመሬት ስበት፣ የተዳፋቱ ገጽታ በዕቃው ላይ የሚያሳርፈው ጉልበትና ሰበቃ ናቸው። ሲተነተኑና ሲሰሉ እንዲህ ይሆናሉ፡ ቀጤነክ ጉልበት(N) - ይህ ጉልበት አመጣቱ እንዲህ ነው። እቃው በክብደቱ ምክንያት የተዳፋቱ ገጽታ (ጠለል) ላይ ጉልበት ያሳርፋል። በ3ኛው የኒውተን ህግ መሰረት ጠለሉ እቃው ላይ እኩልና ተቃራኒ ጉልበት ያሳርፋል። ዋጋውም mg cos θ ነው። የመሬት ስበት እቃው ላይ ወደ ታች የሚያሳርፈው ጉልበት (mg ) ሌላው ነው። እቃውና የተዳፋቱ ገጽታ እርስ በርሳቸው የሚያሳርፉት የሰበቃ ጉልበት (f) ሌላው ነው። ይህ ጉልበት ለተዳፋቱ ጠለል ትይዩ ነው። የአንድ ተዳፋት የጥቅም መጠን እሚለካው የተዳፋቱን ገጽታ ርዝመት ለቁመቱ ስናካፍል የምናገኘው ቁጥር ነው። ለምሳሌ አንድ ተዳፋት ቁመቱ 1 ሜትር ቢሆን እና ርዝመቱ 5 ሜትር ቢሆን፣ የጥቅም መጠኑ = 5/1 = 5"} {"id": "21175", "contents": "የማያውቁትን መስራት ከጥቅሙ ጉዳቱ ይብስ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የማያውቁትን መስራት ከጥቅሙ ጉዳቱ ይብስ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22327", "contents": "ገለብ የኢትዮጵያ ብሔር ነው። (ይህ ስለ ብሔር ወይም ሕዝብ የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "21781", "contents": "ያንበሳ አማላጅ ጋም ይዞ ጅብን መውጋት አህያን ተገን ይዞ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያንበሳ አማላጅ ጋም ይዞ ጅብን መውጋት አህያን ተገን ይዞ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21787", "contents": "ያንዱ ላም ወተት ያንድ እርሻ እሸት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያንዱ ላም ወተት ያንድ እርሻ እሸት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21295", "contents": "የሰው ወርቅ አያደምቅ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሰው ወርቅ አያደምቅ ওওየአসসርኛ ምሳሌ ነውসসসচু።ওল্য"} {"id": "21853", "contents": "ያገር ልጅ የማር እጅ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያገር ልጅ የማር እጅ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22657", "contents": "ቡራና ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።"} {"id": "31315", "contents": "'ኮናል ኮላምራክ የ አየርላንድ ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "38815", "contents": "ራይቱ በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው። {{አቀማመጥ |align=center ራይቱ በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "38875", "contents": "አቢቹና ገኔ በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው። {{አቀማመጥ |align=center አቢቹና ገኔ በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "38929", "contents": "ጀጁ (ወረዳ) በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው። {{አቀማመጥ |align=center ጀጁ (ወረዳ) በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "31063", "contents": "[[File:|250px| right| thumb|ሙታኪል-ኑስኩ]] ሙታኪል-ኑስኩ ከ እስከ ዓክልበ. የአሦር ንጉሥ ነበረ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "48925", "contents": "ዘጠኙ ቅዱሳን በኢትዮጵያ ታሪክ ጥናት አከፋፈል መሰረት “ ጥንታዊው የታሪክ ዘመን” ተብሎ በሚጠራው ጊዜ ወደ ኢትዮጵያ የገቡት ዘጠኝ የውጭ ሀገር ታላላቅ የክርስትና ሃይማኖት አባቶች ናቸው ፡፡ በየኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ታላቅ የሆነ መንፈሳዊ አስተዋጽኦን ማለትም በመንፈሳዊ ህይወት ፣ በስብከተ ወንጌል፣ ገዳማዊ እና የምንኩስና ሕይወትን በማስፋፋት ፣ መጽሐፍትን በመተርጎም፣ አበርክተዋል፡፡ ለአገራችን ሥነ-ፅሑፍ እድገት ጉልህ አስተዋፅኦ አድርገዋል፡፡ ከደጋግ ነገስታት ጋር በመሆን ለትምህርት ፣ ለማህበራዊ ኑሮ ወዘተ መሠረት የሆኑ ገዳማትን ከመመስረት ከቤት ክርስቲያን አልፎ ለአገራችን ኢትዮጵያ አያሌ አበርክቶት አድርገው አልፈዋል፡፡ በአገራችን ለቅድስናና ምንኩስና ፣ ለመፈንሳዊነት ትልቅ አብነት አላቸው፡፡ ከሮም ፣ ታናሽ እስያ፣ቁስጥንጥንያ ፣ ቂሳሪያ እና ሌሎች የእስያና ኤሮፓ አገሮች ቢመጡም ግዕዝን አጥንተው የአገሩን ባህልና አኗኗር ለምደው ክርስትናን በምድረ ኢትዮጵያ አስፋፍተዋል፡፡ ክርስትናን ወሰን አይገድበውምና ፣ ክርስቲያን ሃይማኖት እንጂ የድንበር አገር የለውምና የመጡበትን ቦታ ሳይሆን ህዝቡ መንፈሳዊ አባትነታቸውን ተቀብሎ!"} {"id": "6382", "contents": "1 January 978 - 2 September 978 እ.ኤ.ኣ. = 970 ዓ.ም. 3 September 978 - 31 December 978 እ.ኤ.ኣ. = 971 ዓ.ም."} {"id": "7264", "contents": "1 January 546 - 30 August 546 እ.ኤ.ኣ. = 538 ዓ.ም. 31 August 546 - 31 December 546 እ.ኤ.ኣ. = 539 ዓ.ም."} {"id": "7324", "contents": "1 January 516 - 30 August 516 እ.ኤ.ኣ. = 508 ዓ.ም. 31 August 516 - 31 December 516 እ.ኤ.ኣ. = 509 ዓ.ም."} {"id": "4006", "contents": "አሸር ሬይመንድ አይቪ ወይም ቀለል ብሎ እንደ አሸር፣ አሜሪካዊ ዘፋኝ፣ ሙዚቃ ደራሲ፣ ዳንሰኛ፣ እና ተዋናይ ነው። ሙዚቃን ማቀንቀንም ሆነ መልቀቅን ገና በልጅነት ዕድሜው የጀመረው አሸር በአስራ ዘጠኝ ሰማንያ ዘጠኝ ሁለተኛ አልበሙን ለቆ ስኬትን ጀመረ። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "14512", "contents": "ሆድ የሸሸገውን ብቅል ያወጣዋል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሆድ የሸሸገውን ብቅል ያወጣዋል የአማርኛ ምሳሌ ነው። በስካር ጊዜ እውነቷ ትወጣለች"} {"id": "13264", "contents": "ብይ የኢትዮጵያ ህጻናት ትንሽ ድቡልቡል ነገርን (ለምሳሌ ከእስክፒቶ ቀፎ በማቅለጥና በጅ በማበልበል የሚሰራ ወይም ደግሞ ለዚሁ ተብሎ ከሚሰራ \"ብይ\" ወይም ከኩቺኔታ ኳሶች የሚሰራ) የተቆፈረ ጉድጓድ ውስጥ በመክተትና ከዚያም የተቃራኒን ብዮች በማጥቃትና በ\"መብላት\" የሚጫወቱት ነው። ጎበዝ የብይ ተጫዋች ጉድጓድ መግባትና ከዚያም የባላጋራውን ብይ አነጣጥሮ በመምታት መብላት ሳይሆን አንድ አንድ ጊዜም የተቃራኒውን ብይ መስበር ወይም መፈርካከስን ያጠቃልላል። ይህ ጨዋታ ለህጻናት ብዙ ትምህርት ይሰጣል።"} {"id": "21646", "contents": "ያልበላህን አትከክ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልበላህን አትከክ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "11554", "contents": "ጪን ሽኋንግ (ቻይንኛ: 秦始皇) በ267 ዓክልበ. ተወልዶ የልደቱ ስም ዪንግ ጀንግ (嬴政) ነበረ። ከ254 ዓክልበ. እስከ 229 ዓክልበ. ድረስ በቻይና መንግሥታት ጦርነት ዘመን የጪን መንግሥት ንጉሥ ነበሩ። በ229 ዓክልበ. ደግሞ ቻይናን በማዋሐድ የመላ ቻይና ንጉሠ ነገሥት ሆኑ። በ218 ዓክልበ. እስካረፉበት ዓመት ድረስ ነገሡ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "14182", "contents": "ሀሰተኛን ሲረቱ በወንድም በእህቱ የአማርኛ ምሳሌ ነው። -"} {"id": "21550", "contents": "ያህያ ልጅ ጥሎ ይረግጣል የፈረስ ልጅ ጥሎ ይደነግጣል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያህያ ልጅ ጥሎ ይረግጣል የፈረስ ልጅ ጥሎ ይደነግጣል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "18760", "contents": ""} {"id": "18838", "contents": "በረራ ቁጥር ፬፻፱ ጥር ፲፯ ቀን ፳፻፪ ዓ/ም ከሊባኖስ ርዕሰ መዲና ቤይሩት ወደ አዲስ አበባ እያመራ የነበረው የኢትዮጵያ አየር መንገድ አየር ዠበብ፣ ከተነሳ ከጥቂት ደቂቃዎች በኋላ ባልታወቀ አደጋ ምክንያት በሜድትራኒያን ባሕር ላይ ውድቆ የሰመጠ በረራ ነበር። አየር ዠበቡ የቦይንግ ፯፻፴፯ ፰-ኤኤስ ሲሆን በጠቅላላው ፹፪ መንገደኞችንና ፰ አብራሪዎችና አስተናጋጆችን ጭኖ ነበር። በአደጋው ፺ዎቹም ተሳፋሪዎች በሙሉ ሕይወታቸው አልፏል። ከነዚህ መኀል ፴፩ ኢትዮጵያውያን ነበሩ። የኢትዮጵያ አየር መንገድ በረራ 961 የኢትዮጵያ አየር መንገድ ^ http://avherald.com/h?article=4264b8d5 Ministry of Public Works and Transport Final report - Archive (እንግሊዝኛ) Annexes to the final report (እንግሊዝኛ) Progress Report - 25 January 2010 (Archive) (እንግሊዝኛ) Progress Report - 31 July 2010 (Archive)(እንግሊዝኛ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ Ethiopian Airlines Refutes ET 409 Crash Report (Archive) - 17 January 2012 (እንግሊዝኛ) ET409/25JAN Press Releases Archive (dead link) (እንግሊዝኛ) Comments by the Ethiopian Civil Aviation Authority on the Accident Investigation of Ethiopian Flight 409, Boeing 737-800, ET-ANB, January 25, 2010 (Archive) (እንግሊዝኛ)"} {"id": "18958", "contents": "ናይጀሪያ የአለም ባንዲራዎች ሰንደቅ ዓላማ (ይህ ባንዲራዎች ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31036", "contents": "2 አሹር-ኒራሪ ከ1428 እስከ 1415 ዓክልበ. ድረስ ያሕል የአሦር ንጉሥ ነበረ። ለ7 አመታት እንደ ገዛ በአሦር ነገሥታት ዝርዝር ላይ ተመዘገበ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "40816", "contents": "21 August በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም ነሐሴ 15 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "31324", "contents": "'ኮንኮባር አብራዱዋድ የ አየርላንድ ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "41266", "contents": "30 November በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) በዘመነ ማቴዎስ፣ በዘመነ ማርቆስና በዘመነ ሉቃስ ኅዳር 21 ቀን ማለት ነው። በዘመነ ዮሐንስ ግን (ዘመነ ሉቃስ የሥግር ዓመት በመሆኑ) ኅዳር 20 ቀን ላይ ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "44182", "contents": "አዲስ አድማስ በኢትዮጵያ የሚታተም ሳምንታዊ ጋዜጣ ነው። ጋዜጣው የሚታተው በአድማስ አድቨርታይዚንግ ኃ.የተ.የግ.ማ. ሲሆን የተመሰረተው በታኅሣሥ ፳፱ ቀን ፲፱፻፺፪ ዓ.ም. ነው። በአሁኑ ጊዜ የጋዜጣው ሥራ አስኪያጅ ገነት ጎሳዬ ስትሆን ዋና አዘጋጅ ደግሞ ነቢይ መኮንን ነው። www.addisadmassnews.com"} {"id": "50416", "contents": "ኢደንደሴ የሚባሉት፣ የአከርካሪ አጥንት የሌላቸው እንስሳት ናቸው። በጣም ታዋቂ ከሆኑት ኢደንደሴዎች መካከል ሰፍነግ፣ ዝርግ ቀዲም፣ ሚዶ ማርማላታ፣ ድቡልቡል ትል፣ ጥፍጥፍ ትል፣ ዛጎል ለበስ፣ ጋጥመ-ብዙ እና ሌሎችም የእንስሳ ክፍለ ሰፍኖች ይገኙበታል። ከእንሳት መካከል አብዛኛዎቹ ኢደንደሴ ናቸው። እንደውም አንድ ግምት እንደሚጠቁመው ከሆነ 97 በመቶ የሚሆነውን የእንስሳት ክፍል ይሸፍናሉ። ^ Richards, O. W.; Davies, R.G. (1977). Imms' General Textbook of Entomology: Volume 1: Structure, Physiology and Development Volume 2: Classification and Biology. Berlin: Springer. ISBN 978-0-412-61390-6."} {"id": "49894", "contents": "2 ሑዚያ ምናልባት ከ1458 እስከ 1438 ዓክልበ ድረስ ዓክልበ. አካባቢ ከ2 ዚዳንታ በኋላ በሐቱሳሽ (በሐቲ አገር ወይም የኬጥያውያን መንግሥት) የገዛ ንጉሥ ነበር። አባቱ ዚዳንታ ወይም ማን እንደ ሆነ አይታወቅም። የሑዚያ ንግሥት ሹሚሪ ተባለች። የሑዚያም ኩኔይፎርም ማኅተም ይታወቃል። የቤተ መንግሥት አገልጋዮች አለቃ ስም አሪነል ይታወቃል። እንዲሁም የዘበኞች አለቃ ማዕረግ የያዘው ላሪያ በኋላም ሙዋታሊ ነበር። ይህም ሙዋታሊ በኋላ 1438 ዓክልበ ገደማ በመንፈቅለ መንግሥት ተነሥቶ ሑዚያን ገደለውና 1 ሙዋታሊ ተብሎ ነገሠ። በዚህ ዘመን የጎረቤቱ አገር የኪዙዋትና ንጉሥ ታልዛ ሲሆን የሚታኒ ተገዥ ነበር።"} {"id": "7769", "contents": "1 January 294 - 28 August 294 እ.ኤ.ኣ. = 286 ዓ.ም. 29 August 294 - 31 December 294 እ.ኤ.ኣ. = 287 ዓ.ም."} {"id": "7793", "contents": "1 January 282 - 28 August 282 እ.ኤ.ኣ. = 274 ዓ.ም. 29 August 282 - 31 December 282 እ.ኤ.ኣ. = 275 ዓ.ም."} {"id": "8063", "contents": "1 January 137 - 27 August 137 እ.ኤ.ኣ. = 129 ዓ.ም. 28 August 137 - 31 December 137 እ.ኤ.ኣ. = 130 ዓ.ም."} {"id": "8069", "contents": "1 January 134 - 27 August 134 እ.ኤ.ኣ. = 126 ዓ.ም. 28 August 134 - 31 December 134 እ.ኤ.ኣ. = 127 ዓ.ም."} {"id": "5471", "contents": "1 January 1430 - 6 September 1430 እ.ኤ.ኣ. = 1422 ዓ.ም. 7 September 1430 - 31 December 1430 እ.ኤ.ኣ. = 1423 ዓ.ም."} {"id": "5735", "contents": "1 January 1299 - 5 September 1299 እ.ኤ.ኣ. = 1291 ዓ.ም. 6 September 1299 - 31 December 1299 እ.ኤ.ኣ. = 1292 ዓ.ም."} {"id": "47974", "contents": "«ማስተር ብላስተር (ጃምን)»» (Master Blaster (Jammin')) ከ1980 እ.ኤ.አ. (1973 ዓም) የሆነ የስቲቪ ወንደር ነጠላ ዘፈን ነው። ከ19ኛው አልበሙ ሆተር ዛን ጁላይ ነው፤ በብዙ አገራት በዚያው አመት እስከ #1 ሥፍራ ድረስ ፈለቀ። ዓለም ዙሪያ ተወደደና በሌሎችም ተቀርጿል። ዘፈኑ ቃላቱም በከፊል ለጓደኛው ለሬጌ ሙዚቃ ሱፐርስታር ለቦብ ማርሊ ክብር ነው። ስቲቪ ወንደር 1980 እ.ኤ.አ."} {"id": "11813", "contents": "ጥቅምት ፳፮ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፶፮ኛ ቀን ነው። ከዚህ ቀን በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፫፻፲ ቀናት በ ዘመነ ዮሐንስ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፫፻፱ ቀናት ይቀራሉ። ፲፱፻፵፯ ዓ/ም - በኢትዮጵያ እና በታላቋ ብሪታኒያ መኻል የስልክ ግንኙነት ተጀመረ። አገልግሎቱ በወቅቱ ከሰኞ እስከ ዓርብ ብቻ ከጧቱ ፭ ሰዓት ጀምሮ እስከ ሌሊቱ ፮ ሰዓት ከሩብ ድረስ የተወሰነ ሲሆን ከብሪታኒያ በደቂቃ አንድ ፓውንድ ስተርሊንግ ከሩብ (£1.25) ይፈጅ ነበር። ፲፱፻፵፱ ዓ.ም. - በሱዌዝ ቦይ አካባቢ በእስራኤል እና በግብጽ መካከል በተካሄደው ጦርነት ብሪታንያ እና ፈረንሳይ ሠራዊቶቻቸውን ግብጽ ላይ አሠፈሩ። ፲፱፻፺፫ ዓ.ም. - በደርግ ዘመን ሕይወታቸው የጠፋው የመጨረሻው የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ በመንበረ ፀባዖት ቅድስት ሥላሴ ቤተ ክርስቲያን የቀብር ስርዐታቸው ተፈጸመ። ፲፱፻፺፱ ዓ.ም. - የቀድሞው የኢራቅ ፕሬዚደንት ሳዳም ሁሴን በአገራቸው ከፍተኛ ፍርድ ቤት በተመሠረተባቸው ክስ በሰው ዘር ላይ አድርገዋል በተባሉባቸው ወንጀሎች ኃላፊነታቸው ተረጋግጦ የስቅላት ሞት ተፈረደባቸው። ፳፻ ዓ.ም. - የቻይና ሕዝባዊ ሬፑብሊክ የመጀመሪያዋ የጠረፍ መንኲራኩር በጨረቃ ዙሪያ መንሳፈፏን ጀመረች። (እንግሊዝኛ) http://www.nytimes.com/learning/general/onthisday/20081105.html (እንግሊዝኛ) The London Gazette;[p 6281], 28th day of October, 1954"} {"id": "14753", "contents": "ለሆዳም በሬ ገለባ ያዝለታል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "13943", "contents": "ስቅለት በማይክል አንጄሎ ቡናሮቲ በ1492 ስቅለት የተባለውን ቅርጽ ከእንጨት በመቅረጽ የእንደገና መወለድ ዘመን ሰአሊ ማይክል አንጄሎ ቡናሮቲ በስጦታ አበርክቷል። ስቅለት የተባለው ቅርጽ አሁን የሚገኘው ቅድስት ማሪያም ዴላ ሳንቶ ስፒሪቶ ከሚባለው ቤተክርስቲያን ውስጥ ከመንበሩ በላይ ነው። ቅርጹ ብዙ ትኩረትን የሳበው ጌታችን መድሀኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በመስቀሉ ላይ እርቃነ ስጋውን በመሆኑ ነው:: ማይክል አንጄሎ ቡናሮቲ በቅድስት ማሪያም ሳንቶ ስፒሪቶ ቤተክርስቲያን (ፍሎሬንዝ) ስብሰባ ውስጥ በእንግዳነት ተጋብዞ ነበር እድሜውም አስራ ሰባት አመት ነበር። ከሎሬንዞ ደ ሚዲቺ ሞት በኋላ በዚህም የሰውነት ቅርጽን ትምህርቱን በሞቱ ሰዎች አስከሬን ላይ ልምምድ አድርጓል። ይህንንም ልምምድ ያደረገው በቤተ ክርስቲያኑ ንብረት ከነበረው ሆስፒታል ውስጥ ነበር። በአንጻሩም የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስን ስቅለት ከ እንጨት በመቅረጽ ለቤተ ክርስቲያኑ በስጦታ አበረከተ። ይህም ቅርጽ ዛሬ በቅድስት ማሪያም ሳንቶ ስፒሪቶ ቤተክርስቲያን ከመንበሩ በላይ ይገኛል። ጌታችን መድሀኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስን እርቃነ ስጋውን የቀርጸው ምንም ሳይጋነን በመጽሐፍ ቅዱስ ላይ እንደሚለው የሮማን ወታደሮች ልብሱን ይከፋፈሉታል በእጀ ጠባቡንም እጣ ይጣጣሉበታል ብሎ የተጻፈው እንዲፈጽም ነው። መዝሙር 22፡18 በወንጌሎቹም ሁሉ ላይ ይህ ተጽፏል። ፓውሎስ ግን በዝርዝር ጽፎታል። “ወታደሮቹ ኢየሱስን ከስቀሉ በኋላ እጀ ጠባቡ ሲቀር ልብሱን ወስደው ለእያንዳንዱ አንድ አንድ እንዲዳረስ ለአራት ተከፋፈሉት እጀ ጠባቡንም ከላይ አንድ ወጥ ሆኖ ያለ ስፌት የተሰራ ነበር። ስለዚህ ዕጣ ተጣጥለን ለሚደርሰው ይድረስ እንጂ አንቅደደው ተባባሉ። ይህም የሆነው ልብሴን ተከፋፈሉት በእጀ ጠባቤም ላይ ዕጣ ተጣጣሉ የሚለው የመጽሐፍ ቃል እንዲፈጸም ነው። ወታደሮቹ ያደረጉትም ይህንኑ ነው። “ ይህን የስቅለት ቅርጽ ልዩ የሚያደርገው ከመስቀሉ ላይ ያለው የጌታችን የመድሀኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ክስ በ እብራይስጥ በግሪክ እና በላቲን ቋንቋ የተጻፈ ነበር። ቃሉም የሚለው ” የናዝሬቱ ኢየሱስ የአይሁድ ንጉስ” የሚል ነበር። ማይክል አንጄሎ ቡናሮቲም ይህን ጽሁፍ የወሰደው ከዮሐንስ ወንጌል ምእራፍ 19 19ነው። ጲላጦስም ጽሑፍ ጽፎ በመስቀሉ ላይ አንጠለጠለው። ጽሑፉም “የናዝሬቱ ኢየሱስ የአይሁድ ንጉስ” የሚል ነበር ። የአይሁድ የካህናት አለቆች ጲላጦስን በመቃወም እርሱ “የአይሁድ ንጉስ ነኝ እንዳለ ጻፍ እንጂ “የአይሁድ ንጉስ ብለህ አትጻፍ አሉት ጲላጦስም በቃ የጻፍኩትን ጽፌአለሁ ብሎ መለሰ። ከወታደሮቹ አንዱ ኢየሱስን በጦር ወጋው ወዲያውም ደምና ዉሃ ፈሰሰ ይህን ያየው ሰው ምስክርነቱን ሰጥቶአል ምስክርነቱም እውነት ነው እውነት እንደሚናገርም ያውቃል እናንተም እንድታምኑ ይመሰክራል። ይህም የሆነው መጽሐፍ ከአጥንቴ አንድም አይሰበርም ያለው እንዲፈጸም ሌላውም መጽሐፍ የወጉትም ያዩታል ስለሚል ነው። ከቀኑ ስድስት ስዓት ያህል ነበር እስከ ዘጠኝ ሰአት ድረስም በምድር ሁሉ ላይ ጨለማ ሆነ የፀሓይ ብርሃን ተከልክሎአልና። የቤተ መቅደሱም መጋረጃ ተቀዶ ለሁለት ተከፈል። ኢየሱስም ድምጹን ከፍ አድርጎ “ኤሎሄ!ኤሎሄ!ላማ ሰበቅታኒ?”"} {"id": "16595", "contents": "ቁልቢጥ የላት ድርጎ አማራት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ትለብሰው የላት ትከናነበው አማራት"} {"id": "16607", "contents": "ቁርበት ምን ያንጓጓሀል ቢሉት ባያድለኝ ነው እንጂ የነጋሪት ወንድም ነበርኩ አለ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "9587", "contents": "መሄድ በጋ ነው መቀመጥ ክረምት ነው መሄጃ የሌለው መውጫውን ያበስራል መልከ ጥፉ በስም ይደግፉ መልከ ጥፏ ቆንጆዋን አስናቀች መልካም ባል መጥፎ ሴት ይገራል መልካም ሴት ለባሏ ዘውድ ናት መልካም ስም ከመቃብር በላይ ይውላል መልካም ስም ከመቃብር በላይ ይቆማል መልካም አባት ለልጆቹ እጁን ኪሱ ይከታል መልካም ባል መጥፎ ሴት ይገራል መልኳ ባያምር አመሏ ይመር መልክ ታጥቦ አይጠጣ ወይ አይበላ መልክ ስጠኝ እንጂ ሙያ ከጎረቤቴ እማራለሁ መመራመር ያገባል ከባህር መሞት የፈለገ ግልገል ቀበሮ ቤት ሄዶ ይጨፍራል መራጭ ይወድቃል ከምራጭ መቀመጥ በአልጋ ታላቅ ደጋ መቅረቧን ሳታውቅ እጇን ታጠበች መብላቷን ሳታውቅ እጇን ታጠበች መተው ነገሬን ከተተው መቼ መጣሽ ሙሽራ መቸ ቆረጠምሽ ሽንብራ መካር የሌለው ንጉስ አለ አንድ አመት አይነግስ መንገድ ካገር ልጅ ምክር ከጨዋ ልጅ መወለድ ቋንቋ ነው ሚስቱ ክፉ ባቄላ እራቱ ብሳና እንጨቱ ሀዘን ነው እቤቱ ሚስቱ ደግ ስንዴ እራቱ ወይራ እንጨቱ ደስታ ነው እቤቱ ሚስቱን ጠልቶ ካማቱ ልጁን ከሶ ካባቱ ሚስቱን ገድሎ አማቱ ቤት ተሽሽገ ሚስት ባታብል ባሏን ትወልዳለች ሚስት ከፈቷት ባዳ ማሽላ ከተቆረጠ አገዳ ሚስትህ አመዳም ጎራዴህ ጎመዳም ሚስትህ አረገዘች ወይ ቢለው ማንን ወንድ ብላ አለው ሚስትህን ስደድ በሬህን እረድ ይላል የባለጌ ዘመድ ሚስትና ዳዊት ከብብት ሚስት ፈትቶ ካማት መቀለብ በእንፉቅቅ መሄድ ሙቅ ውሀና የሰው ገንዘብ አይጠቅምም ሚስጥርህን ለባእድ ለምን አዋየኸው ወንፊት ወሀ ይዞ የት ሲደርስ አየኸው ማሞ ሌላ መታወቂያው ሌላ ማር በበላሁበት በጣፈጠው አፌ ጎመን ጎረስኩበት አይ አለማረፌ ማሽላ ሲያር ይስቃል ማሽላ እየፈካ ያራል ማቅ ይሞቃል ጋቢ ይደምቃል ገቢውን ባለቤት ያውቃል ማን ሙሽራ ቢልሽ ትኳያለሽ ማን ያውራ የነበረ ማን ያርዳ የቀበረ ማን ያውራ የነበረ ማን ይጨፍር የሰከረ ማእድ ጠፋና አንድ ላይ በላን ማግባቱ ቀርቶብኝ በታጨሁ ማጣት ከሰማይ ይርቃል ምላጭ ቢያብጥ በምን ይበጡ ውሀ ቢያንቅ በምን ይውጡ ምን ያመጣ ድሀ ምን ያገሳ ውሀ ምን ቢያርሱ እንደጎመን አይጎርሱ ምንም ቢጠም መንገድ ምንም ቢከፋ ዘመድ ምን ቢፋቀሩ አብረው አይቀበሩ ምከረው ምከረው እንቢ ካለህ መከራ ይምከረው ሞት በጥር በነሀሴ መቃብር ሞት ቢዘገይ ሲኦል ስለሞላ ነው ሞት ቢዘገይ ነው የምሄደው ሞት ቢዘገይ የቀረ ይመስላል ሞት የሰጠው ቀባሪ አያሳጣውም ሞኝ ሲስቁበት የሳቁለት ይመስለዋል ሞኝ እከኩን እያየች ስትስቅበት ወደደችኝ ብሎ ይፈነድቃል ሞኝና ወረቀት ሊደራደሩ ነው ሞኝና ወረቅት ኢንተርኔትን ናቁ ሞኝና ወረቅት የያዘውን አይለቅም ሞኝ ውሀ ሲወስደው ይስቃል ሞኝ ዘመድ ከልጅህ እኩል አድርገኝ ይላል"} {"id": "48358", "contents": "ሰን-ድዬ-ዴ-ቮዥ (ፈረንሳይኛ፦ Saint-Dié-des-Vosges) የፈረንሳይ ከተማ ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "17297", "contents": "ሃሪ ፖተር የሚከተሉትን ሊገልፅ ይችላል። ሃሪ ፖተር (መፅሐፍ) ሃሪ ፖተር (ተከታታይ ፊልሞች) ሃሪ ፖተር (ገፀ-ባህሪ)"} {"id": "20591", "contents": "እግዜር ሲስጥ እንጀራ በወጥ የአማርኛ ምሳሌ ነው። እግዜር ሲስጥ እንጀራ በወጥ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "2507", "contents": "ዘ ዙ ዚ ዛ ዜ ዝ ዞ ዟ ዘይ (ወይም ዛይ) በአቡጊዳ ተራ ሰባተኛው ፊደል ነው። እንዲሁም በከነዓን በአራማያ በዕብራይስጥና በሶርያ ፊደሎች 7ኛው ፊደል \"ዛይን\" ይባላል። በዓረብኛ ደግሞ ተመሳሳይ ፊደል \"ዛይ\" ተብሎ በ\"አብጃድ\" ተራ 7ኛ ነው። በአማርኛ ደግሞ \"ዠ ዡ ዢ ዣ ዤ ዥ ዦ\" ከ\"ዘ...\" ትንሽ ተቀይሯል። የዘይ መነሻ ከቅድመ-ሴማዊ ጽሕፈት እንደ ሆነ ይታስባል። በዚህ ጽሕፈት ፊደሉ የመኮትኮቻ ስዕል ይመስላል። ለዚህም ምናልባት ተመሳሳይ የግብጽ ሀይሮግሊፍ \"መር\" ነበር። የከነዓን \"ዛይን\" እንዲሁም ከዚህ ምልክት ተወስዶ በዚያ መንገድ የዕብራይስጥና የአራማያ \"ዛይን\" የአረብኛም \"ዛይ\" ወለደ። ከዚህ በላይ የግሪክ አልፋቤት \"ዜታ\" (Ζ, ζ) አባት ሆነ፤ እሱም ላቲን አልፋቤት (Z, z) እና የቂርሎስ አልፋቤት (З, з) ወላጅ ሆነ። እነዚህ ሁሉ የ\"ዘይ\" ሩቅ ዘመዶች ሊባሉ ይቻላል። በተጨማሪ የግዕዝ ቁጥር ፯ (ሰባት) ከግሪኩ ζ በመወሰዱ እሱም የ\"ዘ\" ዘመድ ነው።"} {"id": "18491", "contents": "ሒሳባዊ ሥነ አመክንዮ (እንግሊዝኛ፦ Mathematical logic) የሥነ አመክንዮ ዘርፍ ነው:: በቂና አስፈላጊ ጥገኛ አምክንዮ (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "2783", "contents": "መስከረም ፲፬ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፲፬ኛው ዕለት እና የክረምት ፹፭ኛ ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በዘመነ ሉቃስ ፫፻፶፪ ዕለታት ሲቀሩ፤ በዘመነ ዮሐንስ ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፫፻፶፩ ዕለታት ይቀራሉ። ፮፻፲፭ ዓ/ም - ነቢዩ መሐመድ ከመካ እስከ መዲና ያደረገውን የሱባዔ ጉዞ (ሂጅራ) ፈጸመ። ፲፱፻፷፩ ዓ/ም-ስዋዚላንድ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት አባል ሆነች። ፲፱፻፷፮ ዓ/ም -ጊኒ-ቢሳው ነጻነቷን ከፖርቱጋል ተቀዳጀች። ፲፱፻፷፱ ዓ/ም - በአፍሪቃ አኅጉር ደቡባዊ አካል፣ በ ኢያን ስሚዝ የሚመራው የሮዴዚያ (የአሁኗ ዚምባብዌ) የነጭ አስተዳደር መንግሥቱን ለበዢው የጥቁር ሕዝብ በሁለት ዓመት ውስጥ ለማስረከብ ተስማማ። (እንግሊዝኛ) http://en.wikipedia.org/wiki/September_24 (እንግሊዝኛ) http://news.bbc.co.uk/onthisday/hi/dates/stories/september/24"} {"id": "21761", "contents": "ያባት ደግ ይደልላል ያባት ክፉ ለእንጀራ ልጅ ያደላል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያባት ደግ ይደልላል ያባት ክፉ ለእንጀራ ልጅ ያደላል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21017", "contents": "የልጅ ስጋ በናቷ ቅቤ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የልጅ ስጋ በናቷ ቅቤ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22757", "contents": "ዘምባባ (Borassus aethiopum) በኢትዮጵያ እና አፍሪቃ ውስጥ የሚገኝ ዛፍ ነው። የዘምባባ አስተኔ ደግሞ ብዙ ሌሎች ዛፎች ያጠቅልላል፣ በተለይም ተምር እና ኮኮነት ዘምባባ የታወቁ አይነቶች ናቸው።"} {"id": "39725", "contents": ""} {"id": "40631", "contents": "1 June በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም ግንቦት 24 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "31379", "contents": "ፍያቃ ስሮይፕቲኔ ከ280 እስከ 316 ዓም ድረስ የአየርላንድ ከፍተኛ ንጉሥ ነበር። የቲገርናቅ ዜና መዋዕል (1080 ዓም ተቀነባብሮ) በ280 ዓም እንደ ጀመረ፣ እስከ 316 ዓም ድረስ እንደ ገዛ ይመለከታል። ነገር ግን የአመቶቹ ቁጥር 27 ነበር ይላል። በሌሎቹ ምንጮች አብዛኞቹ 37 አመታት እንደ ገዛ ይላሉ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "42089", "contents": "9ኛው ምዕጤ ዓመት ከ801 እስከ 900 ዓም ድረስ የነበረው ክፍለ ዘመን ነበረ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "42155", "contents": "ላንግረ (ፈረንሳይኛ፦ Langres) የፈረንሳይ ከተማ ነው። በጥንት የኬልቶች ብሐር ሊንጎናውያን ዋና ከተማቸውን አንደማንቱኑም በዚህ ሥፍራ ነበራቸው። ዩሊዩስ ቄሣር ወደ ሮሜ መንግሥት ጨመረውና በተከታዩ አውግሥጦስ ዘመን ስሙ «ሊንጎኔስ» ሆነ። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "42233", "contents": ""} {"id": "32621", "contents": "1929 ዓመተ ምኅረት ኅዳር ፳፩ - ክቡር ደጃዝማች ኃብተ ሥላሴ በላይነህ በአሌልቱ ሜዳ ላይ ሦስት ቀን ሙሉ ጦርነት አደረጉ፣ ከጠላት በኩል የኢጣሊያ ፋሽስቶች ፺፮ መኮንኖችና ወታደሮች ተግድለዋል። ታኅሣሥ ፩ - በብሪታንያ በንጉሡ የፍቅረኛቸውን ምርጫ ምክንያት በተከሰተው ቀውስ፥ ንጉሥ ኤድዋርድ ስምንተኛ ሥልጣናቸውንና ዘውዳቸውን መልቀቅ የሚያስችላቸውን ህግና ስምምነት ፈረሙ። ታኅሣሥ ፲፱ - በባሌ ጠቅላይ ግዛት ውስጥ ቡላንቾ (አርበጎና) የሚባል ሥፍራ ላይ ሙሴ ቀስተኛና ራስ ደስታ ዳምጠው ተገናኝተው ለሁለት ሰዓት ያህል ተወያዩ። ጥር ፲፪ - የፋሺስት ኢጣልያ የጦር ዓለቃ ማርሻል ግራትዚያኒ በራሡ መሪነት የራስ ደስታ ዳምጠውን ሠራዊት በሲዳሞ እና የደጃዝማች ገብረ ማርያምን ሠራዊት በባሌ ለመውጋት ዘመተ። ጥር ፲፫ - ጃንሆይ በእንግሊዝ በስደት ሆነው ወደ ኢየሩሳሌም ወደ እጨጌ ገብረ ጊዮርጊስ (በኋላ አቡነ ባስልዮስ) ጽላቱ ለምስካዬ ኅዙናን መድኅኔ ዓለም ቤተክርስቲያን እንዲልኩላቸው ደብዳቤ ላኩ። ጥር ፳፯ - የኢትዮጵያ መላክተኛ በብሪታኒያ አዛዥ ወርቅነህ የሹመት ማስረጃቸውን ለንጉሡ ኤድዋርድ 8ኛ አቅርበዋል። የካቲት ፲፪ - ግራዚያኒን ለመግደል በተደረገው ሙከራ የስንዱ ገብሩ ወንድም መሸሻ ገብሩ አሉበት በመባል ይታሰሱ ስለነበር ሰንዱ ወንድማቸውን ከአደጋ ለማዳን ሲሞክሩ በድጋሚ በፋሺስቶች እጅ ወደቁ። ጸሐፊው ተክለጻድቅ መኩርያ ደግሞ በዚህ ቀን ተማረኩ። የካቲት ፲፭ - ራስ ደስታ ቡታጅራ አካባቢ ላይ በትግራይ ተውላጅ ደጃዝማች ተክሉ መሸሻ ተያዙ። የካቲት ፲፮ - በግራትዚያኒ የሚመራ የፋሺስት ኢጣልያ ሠራዊት በዝዋይ አካባቢ የጦር አዝማቾቹን የራስ ደስታ ዳምጠውን እና የደጃዝማች በየነ መርዕድን አርበኞች ድል አደረጉ። ሁለቱም ኢትዮጵያውያን አዝማቾች ሕይወታቸውን በዚህ ዕለት ሰዉ። ኢጣሊያውያኑ ራስ ደስታን ከያዟቸው በኋላ በጥይት ደበደቧቸው። መጋቢት ፪ - በልሚ ወቼ ሞሹ የኢትዮጵያ አርበኞችና የፋሺስት ኢጣሊያ ወገኖች ጦር ውጊያ ሚያዝያ ፳፫ - አርበኛው ደጃዝማች ኪዳኔ ወልደመድኅን ተማም ከሚባለው ሥፍራ ላይ በጠላት እጅ ተማረኩ። ሰኔ ፲ - አርበኛው በላይ ዘለቀ በዋሻ ተከበበ። ገና ያልተወሰነ ቀን፦ የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ፍራንክሊን ሮዘቨልት በምርጫ ለሁለተኛ የ4 አመት ዘመን ተመለሱ። ኢንተርሊንጉዋ ሰው ሰራሽ ቋንቋ መጀመርያ ተፈጠረ። መስከረም ፲፮ - የቀድሞው የደቡብ አፍሪቃ ፕሬዚደንት የኔልሰን ማንዴላ የመጀመሪያ ሚስት የነበሩት ዊኒ ማንዴላ ተወለዱ። ጥቅምት ፳፩ - ቦናንዛ በሚባለው የአሜሪካ የቴሌቪዥን ትርዒት ላይ ሊትል ጆን ካርትራይትን ሆኖ በመጫወት በዓለም ስመጥሩነትን ያተረፈው ተዋናይ ማይክል ላንደን ሚያዝያ ፲፬ - አሜሪካዊው ተዋናይ ጃክ ኒከልሰን በኒው ዮርክ ከተማ ተወለደ። ሚያዝያ ፳ - የቀድሞው የኢራቅ ፕሬዚደንት ሳዳም ሁሴን አብደል ማጂድ አል ቲክሪቲ በዚህ ዕለት አል አውጃ በሚባል ሥፍራ ተወለዱ። የካቲት ፲፮ ራስ ደስታ ዳምጠው እና ደጃዝማች በየነ መርዕድ ነሐሴ ፳፯ - ዘመናዊውን የኦሊምፒክ ውድድር የመሠረቱት የፈረንሳይ ዜጋ ባሮን ፒዬር ደ ኩበርታ በሰባ አራት ዓመታቸው አረፉ።"} {"id": "44537", "contents": "ናራም-ሲን በሱመር የኤሽኑና ንጉሥ ነበረ (1729-1719 ዓክልበ. የነገሠ)። የ2 ኢፒቅ-አዳድ ልጅና ተከታይ ነበረ። የናራም-ሲን ዘመነ መንግሥት ከዓመት ስሞቹ መሃል ፲፩ ያህል ከሥነ ቅርስ ተገኝተዋል። ከነዚህ መካከል፦ 1729 ዓክልበ. - «የናራም-ሲን በአባቱ በት በዙፋኑ የተቀመጠበት ዓመት» 1728 ዓክልበ. - «አሽናኩም ምድርና ታርኒፕ ከተማ የተያዙበት ዓመት» 1727 ዓክልበ. - «ናራም-ሲን ካኩላቱምን የያዘበት ዓመት።» 1726 ዓክልበ. - «ካኩላቱምን ከያዘበት ዓመት በኋላ የሆነው ዓመት።» 1725 ዓክልበ. - «ናራም-ሲን በቀዩ በር ላይ ሁለት የመዳብ ደራጎን ያስቆመበት ዓመት።» 1724 ዓክልበ. - «አሽታባላ የተያዘበት ዓመት።» 1723 ዓክልበ. - «ናራም-ሲን ጽላቶቹን ሁሉ የሰበረበት ዓመት።» 1722 ዓክልበ. - «ናራም-ሲን የራሱን የወርቅ ምስል ወደ ቤተ መቅደስ ያመጣበት ዓመት።» 1721 ዓክልበ. - «ናራም-ሲን ወደር የለሽ የተጌጠ ሠረገላ ያመጣበት ዓመት።» 1720 ዓክልበ. - «የናራም-ሲን ሕይወት የተሰበሰበበት ዓመት።» 1719 ዓክልበ. - «፪ የብርና ፪ የወርቅ የናራም-ሲን ምስሎች በቤተ መቅደስ የተደረጉበት ዓመት።» መጀመርያው አመት የ«አባቱ ቤት» ሲል የኢፒቅ-አዳድ ልጅ መሆኑን ይመስክራል። ሆኖም አንዳንድ መጻሕፍት ይህን የኤሽኑና ናራም-ሲን ከአሦር ንጉሥ ናራም-ሲን (የ2 ፑዙር-አሹር ልጅ፣ 1782-1730) አደናግሯል። ^ የናራም-ሲን ዓመት ስሞች"} {"id": "33815", "contents": "ሰንኮፉ አልወጣም በአማርኛ ፈሊጣዊ አነጋገር የሆነ ዘይቤ ነው። ቂሙ አልወጣም። ቂም ይዟል።"} {"id": "37847", "contents": "ኦሺያኒያ ወይም አውስትራላሲያ በአንዳንድ አቆጣጠር ዘንድ አውስትራሊያ፣ ኒው ዚላንድ፣ ኒው ጊኔና የተዝመዱት የፓሲፊክ ውቅያኖስ ደሴቶች አንድላይ የሚሠሩ አሕጉር ነው።"} {"id": "48395", "contents": "ኡምብሪያ የጣልያን ክፍላገር ነው። ዋና ከተማው ፔሩጃ ነው።"} {"id": "48437", "contents": "ቪስዬይ (ጀርመንኛ፦ Vissoie ) የስዊዘርላንድ መንደር ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "12229", "contents": "ሚልኪ ዌይ ወይም በአማርኛ «የወተት ጎዳና» ወይም ፍኖተ ሀሊብ የከዋክብት እና የተለያዩ ሰማያዊ አካላት ስብስብ ወይም ረጨት ነው። ይህ ረጨት ውፍረቱ 1000 የብርሃን አመት ይገመታል። ከአንዱ ጫፍ እስከሌላኛው ጫፍ ያለው ርቀት ሲለካ (በዲያሜትር) ደግሞ 100 000 የብርሃን አመት ይሆናል። በውስጡ ከ100 እስከ 400 ቢልዮን ከዋክብቶች እንደያዘ ይገመታል። በዚህ ረጨት ውስጥ ሥርዐተ-ፈለክ ወይም ፀሐይን ማእከል ያደረገው ፈለክ ይገኛል። ኣጣርድ ቬነስ መሬት ማርስ ጁፒተር ሳተርን ኡራኑስ ነፕቲዩን ፕሉቶ (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "47847", "contents": "የኪያር ወገን (Cucumis) ከኪያር ጭምር ብዙ ሌሎች ዝርያዎች አሉበት፤ በተለይም፦ ኪያር C. sativus የምድር እምቧይ C. prophetarum & C. ficifolius ቃውን C. melo ኪዋኖ ወይም «የአፍሪካ ባለቀንድ ዱባ» C. metuliferus የጃማይካ ኪያር C. anguria የአዋልደጌሳ ኪያር C. humifructus በአዋልደጌሳ የሚበላ የምድር ታች ዱባ የጭቃ ዱባ C. myriocarpus አረም፣ እንደ ትንሽ ሃብሃብ የሚመስል መርዛም አይነት ዱባ የአሞራ ምሳ C. dipsaceus መድሃኒታዊ የኪያር አይነት ይህ የኪያር ወገን ደግሞ በዱባ አስተኔ ውስጥ ይመደባል።"} {"id": "46353", "contents": "ስፓይደርማን (እንግሊዝኛ: Spider-Man) የማርቨል ኮሚክስ ሱፐር-ሂሮ ባለታሪክ ነው። በስታን ሊ እና በስቲቭ ዲትኮ በአሜዚንግ ፋንታሲ ላይ ተፈጥሯል። በማርቭል ኮሚክስ ለሚታተሙ ይህ መፅሀፍ በነሀሴ 1955 በ15ተኛው መፅሀፍ ዋና ገፀባህሪ ተደርጎ በየወሩ እየተሰራበት ያለድንቅ ገፀባህርይ ነው። የ1970ው ስፓይደርማን ፊልም በኮሎምቢያ ምስሎች ተዘጋጅቶ የቀረበ ሲሆን ኢ. ደብሊው ስዋክ ሀመር ዳይሬክት ተደርጎ ለእይታ የቀረበ ፊልም ነው። ኒኮላስ ሀመንድ ጄፍ ዶነል ሊዛ ኤልባቸር እና ሌሎች ተውነውበታል። የፊልሙን ፖስተር ለማየት እዚህ ይጫኑ። በግንቦት 1 1971 ለእይታ የቀረበ ፊልም ነው። ተዋናዮች ኒኮላስ ሀመንድ ቺፕ ፊልድስ ሚካኤል ፓታኪ ሌሎችም poster ካፒቴን አሜሪካ: ሲቪል ዋር ስፓይደር ማን: ሆም ከሚንግ አቬንጀርስ: ኢንፊኒቲ ዋር አቬንጀርስ: ኢንድ ጌም ስፓይደር ማን: ፋር ፍሮም ሆም ስፓይደር ማን: ኖ ዌይ ሆም"} {"id": "19490", "contents": "ኡዝቤኪስታን በእስያ የምትገኝ ሀገር ናት እና ዋና ከተማዋ ታሽከንት ነው። ሻቭካት ሚርዚዮየቭ ፕሬዚዳንት ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "48088", "contents": "ትሬንቲኖ-ደቡብ ቲሮል (ጣልኛ፦ Trentino-Alto Adige /ትሬንቲኖ-አልቶ አዲጄ/) የጣልያን ክፍላገር ነው። ዋና ከተማው ትረንቶ ነው።"} {"id": "4424", "contents": "1 January 1954 - 10 September 1954 እ.ኤ.ኣ. = 1946 ዓ.ም. 11 September 1954 - 31 December 1954 እ.ኤ.ኣ. = 1947 ዓ.ም."} {"id": "3331", "contents": "ሮማንያ (ሩማንኛ፦ /ሮመኒያ/) የምሥራቅ አውሮፓ ሀገር ነች። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "22854", "contents": "ከርከሮ (ሮማይስጥ፦ Phacochoerus africanus) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ አጥቢ እንስሳ ነው። Play media"} {"id": "8881", "contents": "ምጊሞ በሞስኮ ውስጥ የሚገኝ መንግስታዊ የአለም አቀፍ ግንኙነት ዩኒቨርሲቲ ነው። ይህ ዩኒቨርሲቲ የሚያዘጋጀው በ54 ቋንቋዎች ዲፕሎማቶች ነው። በነዚህ ቋንቋዎች መካከል አማርኛ ይማራል። እንደተለመደው በየቋንቋ ቡድን ስድስት ሰዎች ይማራሉ። (ይህ ትምህርት ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "9724", "contents": "\"አምልኮ\" ወይም \"አምልኮት\" የሚለው ቃል \"መለክ\" ማለትም \"መገዛት\" ከሚል የግዕዝ ቃል የሚመነጭ ሲሆን በሙሉ ሁለንተና የሚቀርብ ልመና፣ ስእለት፣ ማጎብደድ፣ መተናነስ፣ ስግደት፣ መገዛት ፣ አገልግሎት ማለት ነው። መለኮት በባሕርይ የበላይና ገዢነትን ስለሚያመለክት ለሰውና ለፍጡር አይሆንም። ዕብራውያን ኤል ወይም ኤሎሃ የሚሉትን አረቦች ኢላህ ይላሉ። ሁሉም የመለኮት ሥልጣን ያሳያል። በዚህ መልክ ከሄድን ከፈጣሪ ውጪ የማምክ ተግባር የጣዖት አምልኮ ይባላል። “አምልኮ” የሚለው ቃል በእብራይስጥ “አባድ” עָבַד ሲሆን በግሪክ ደግሞ “ላትሬኦ” λατρεύω ነው፤ ይህም ለአንዱ አምላክ ብቻ በሙሉ ሁለንተና የሚቀርብ ልመና፣ ስእለት፣ ማጎብደድ፣ መተናነስ፣ ስግደት፣ መገዛት ፣ አገልግሎት Adoration ነው፤ ይህም አምልኮ ለአንድ አምላክ ብቻ እንደሚገባ የመለኮታዊ ትምህርት ቅሪት ባለበት ባይብል ላይ ሰፍሯል፦ ዘዳግም 6፥13 አምላክህን ያህዌህን ፍራ እርሱንም #አምልክ תַעֲבֹ֑ד በስሙም ማል። ዘዳግም 10፥20 አምላክህን ያህዌህን ፍራ፥ እርሱንም #አምልክ תַעֲבֹ֑ד ከእርሱም ተጣበቅ፥ በስሙም ማል። ዘዳግም 13፥4 አምላካችሁን ያህዌህን ተከተሉ፥ እርሱንም ፍሩ፥ ትእዛዙንም ጠብቁ፥ ቃሉንም ስሙ፥ እርሱንም תַעֲבֹ֑ד፥ ከእርሱም ጋር ተጣበቁ። ኢያሱ 24፥14 አሁንም ያህዌህን ፍሩ፥ በፍጹምም በእውነተኛም ልብ #አምልኩት תַעֲבֹ֑ד አባቶቻችሁም በወንዝ ማዶ በግብፅም ውስጥ ያመለኩአቸውን አማልክት ከእናንተ አርቁ፥ ያህዌህንም አምልኩ תַעֲבֹ֑ד ። ሳሙኤል ቀዳማዊ 12፥20 ሳሙኤልም ሕዝቡን አለ። አትፍሩ በእውነት ይህን ክፋት ሁሉ አደረጋችሁ ነገር ግን ያህዌህን በፍጹም ልባችሁ #አምልኩት תַעֲבֹ֑ד እንጂ ያህዌህን ከመከተል ፈቀቅ አትበሉ። ሳሙኤል ቀዳማዊ 7፥3 ሳሙኤልም የእስራኤልን ቤት ሁሉ። በሙሉ ልባችሁ ወደ ያህዌህ ከተመለሳችሁ እንግዶችን አማልክትና አስታሮትን ከመካከላችሁ አርቁ፥ ልባችሁንም ወደ ያህዌህ አቅኑ፥ እርሱንም ብቻ #አምልኩ תַעֲבֹ֑ד… ብሎ ተናገራቸው። ማቴዎስ 4፥10 ያን ጊዜ ኢየሱስ፦ ሂድ፥ አንተ ሰይጣን ለጌታህ ለአምላክህ ስገድ እርሱንም ብቻ #አምልክ λατρεύσεις ተብሎ ተጽፎአልና አለው። ልብ አድርግ አንድ ማንነት ብቻ ያለው አንድ አምላክ መሆኑን ለማመልከት “እርሱን” ብቻ አምልክ በሚል በገላጭ”adjective” የተጠፈነገ ነጠላ ተውላጠ ስም እንጂ “እነርሱ” የሚል የለም፤ ታዲያ ሶስት ማንነቶች ያሉባቸውን ምስልና ሃውልት አበይት በሚባሉት በኦርቶዶክስ፣ በካቶሊክ እና በአንግሊካን አብያተ-ክርስቲያናት ለምን ይሰገዳል፣ እጣን ይጨሳት፣ ይሸረገዳል፣ ይጎባደዳል?"} {"id": "44440", "contents": "ዩሊዩስ ቄሳር (ሮማይስጥ፦ Julius Caesar፤ 108-52 ዓክልበ. የኖረ) ከ57 እስከ 52 ዓክልበ. ድረስ የሮሜ መንግሥት አምባገነን ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "44438", "contents": "ሥነ ውበት (aesthetics) ስለ ስሜታዊ ግንዛቤ የሚመረምር የፍልስፍና ዘርፍ ነው። ያንድን ነገር ጥቅም፣ ይዞታ፣ ምክንየት ወዘተ... ከመመርመር ይልቅ፤ የዚያን ነገር ስሜት ቀስቃሽነት የሚያጠና ክፍል ነው። ከዚህ አኳያ፣ የሥነ ውበት ፈላስፋዎች አጥብቀው የሚያጠይቁት ሰዎች ምን መስማት፣ ማየት፣ ማሽተት፣ መንካት እና መቅመስ እንደሚወድዱ ነው። ለስሜት ተፈላጊ የሆነ ነገር ውበት አለው ይባላል። ይሁንና ውበት በራሱ ከነገሮች የሚፈልቅ ሳይሆን ከሰው ልጅ ኅሊና ውስጣዊ ሁኔታ የሚመነጭ ነው። የተለያዩ ሰዎች አንድን ነገር ውብ ወይንም ፉንጋ ብለው ሊረዱ ይችላሉ። ምክንያቱም ውበት ከነገሩ ጋር ያለ ሳይሆን ከታዳሚው አዕምሮ የሚፈልቅ ስለሆነ። ውበት ከተፈጥሮ ብቻ ሳይሆን ከሰው ስራም ይመነጫል። ይህም የሚከናወነው በኪነ ጥበብ ነው። «ኪነ-ጥበብን ለማመንጨት የውበት ድርሻ ምንድን ነው?» «ውበትስ እንዴት ሊፈጠር ይችላል?» የሚሉት ጥያቄዎች በዚህ የፍልስፍና ዘርፍ ይመረመራሉ። በመጀመርያ ሥነ ውበት ማለት እግዚአብሔር በ፮ቱ ቀናት ውስጥ የፈጠራቸዉ ውብ የእጆቹ ስራዎቾ ናቸው። ከነዚህ ውስጥም የእፅዋትን የአበቦችን ሥነ ውበት በምንመለከትበት ጊዜ አስደናቂ ቀለማት፣ አስደናቂ የቅርፅ አጨራረሶች፣ ወቅቶችን እየጠበቁ እራሳቸውን ለእይታና መአዛቸውን ለሰው ልጅ ደስታን የሚያጎናፅፉ፣ ልዮ የስነ ውበት መድረኮችና መታያዎች፣ ዘመን የማይሽራቸዉ ዘናጮች ሊባሉ ተቻለ። በመጽሐፍ ቅዱስ ላይም የእግዚአብሔር ቃል ስለ አበቦች ስነ ዉበት ሲናገር «ጠቢቡ ሰለሞን ከእነዚህ አበቦች እንደ አንዱ አለበሰም» ተብሎ ተፅፏል ። አሁንም ሥነ ውበትን ስንመለከት የወፎች ሥነ ውበት በጣም ያስደንቃል። የወፎች ሥነ ውበት ከአበቦች ሥነ ውበት ጋር ብዙ ተመሣሣይነት አላቸው። ሁለቱም የብዙ የተፈጥሮ ህብረቀለማት ባለቤቶች ናቸው። የአበቦችን የወፎችን ሥነ ውበት ለመመልከት በዐይነ ህሊናችን ወደ አንድ ሰፊ የአበባ መስክ ከጥዋቱ ፩ ሰአት እስከ ፫ ወይም ከሰአት በኋላ ከ፲ እስከ ፲፪ ባለው ሰአት ብንሂድ በደንብ አይነ ህሊናችን ሊከፈት ይችላል··· አበቦችን ስንመልከት ፡ የተለያየ ቀለማቸውን፣ ቅርፃቸውን ፣ ወፎችን ስንመልከት፤ የተለያየ ቀለማቸውን፣ ቅርፃቸውን ፤ ወፎች አበቦችን እየቀሰሙ በተለያየ ውብ ድምፅ ሲያቀነቅኑ ሲያፏጩ ሲያዜሙ ስናዳምጥ ሲደንሱ ስንመለከት ፤ አበቦች ፀጥታን ተላብሰው በወፎች ሙዚቃ የሚያውደውን ውብ ጠረናቸውን ከግራ ወደቀ፣ በውዝዋዜ እየነሰነሱ ዳንሳቸውን ስንመለከት ፤ የዚህ ሁሉ ጥምር ሥነ ዉበት ይባላል።"} {"id": "3678", "contents": "ፖርቶፕሪንስ (ፈረንሳይኛ፦ Port-au-Prince /ፖርት-ኦ-ፕረንስ/፤ ክረዮል፦ Pòtoprens /ፖቶፕወንስ/) የሀይቲ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 1,764,000 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 1,119,000 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 18°32′ ሰሜን ኬክሮስ እና 72°20′ ምዕራብ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል። በ1650 ዓ.ም. አካባቢ፣ ፈረንሳዊ ዘራፊ መርከበኞች ሠፍረው አንድ ሆስፒታል (ሀኪም ቤት) ሰርተው የዙሪያውን ስም 'ኦፒታል' (ሆስፒታል) አሉት። ከተማው የተመሠረተ በ1741 ዓ.ም. ሲሆን በ1762 ዓ.ም. የቅኝ አገሩ መቀመጫ ወደዚያ ከካፕ-ፍራንሴ (የዛሬው ካፕ-አይስየን) ተዛወረ። ከ1783 እስከ 1796 ዓ.ም. በሃይቲ አብዮት ጊዜ ስሙ ፖርት ሬፑብሊካን ነበረ።"} {"id": "8234", "contents": "1 January 52 - 26 August 52 እ.ኤ.ኣ. = 44 ዓ.ም. 27 August 52 - 31 December 52 እ.ኤ.ኣ. = 45 ዓ.ም."} {"id": "34033", "contents": ""} {"id": "33793", "contents": "ከምላስ ፀጉር ተነቀለ በአማርኛ ፈሊጣዊ አነጋገር የሆነ ዘይቤ ነው። በአንድ ነገር ላይ ስህተት ተገኘ ይሄ ባይሆን ከምላሴ ፀጉር ይነቀል"} {"id": "34009", "contents": "ክሮማቶግራፊ ማለት የኬሚካል ቅይጦችን ለመለያየት እና ምን ያህል እንደሆኑ ለማወቅ የምንጠቀምባቸው የተለያዩ ስልቶች ናቸዉ ። የአንድን ኬሚካል ቅይጥ በተለያየ የክሮማቶግራፊ መንገዶች መለየት ይቻላል። ለምሳሌ ወረቀት ክሮማቶግራፊ፣ ፈሳሽ ክሮማቶግራፊ እና ጋዝ ክሮማቶግራፊ የተለያዩ የክሮማቶግራፊ መንገዶች ወይም ዘዴዎች ናቸው።"} {"id": "48227", "contents": "ታታርስታን በሩሲያ ውስጥ የሚገኝ ክፍላገር («ሪፐብሊክ») ነው። ታታርኛ ቋንቋ ታርታሮች ብሔር"} {"id": "43877", "contents": "ጉራጊኛ በኢትዮጵያ ከሚነገሩ ፩፪ የሴማዊ ቋንቋዎች አንዱ ሲሆን፡ አብዛኛዎቹ ተናጋሪዎች በሰሜናዊው የደቡብ ክልል በሚገኘዉ የጉራጌ ዞን ይኖራሉ። https://am.wiktionary.org/wiki/Wiktionary:ጉራግኛ_ሷዴሽ - የጉራግኛ ቃላት በውክሽኔሪ (ይህ ቋንቋ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "13199", "contents": "ሳማ (Urtica) በኢትዮጵያ ውስጥ የሚበቅል ቁጥቋጦ እፅዋት ወገን ነው። ይህ አትክልት ከሠውነት ቆዳ ጋር ግንኙነት ሲኖረው በሚፈጥረው የማቃጠል ስሜት ይታወቃል። ዶቢ (U. simensis) የሳማ ዝርያ ነው። በአንድ ባህላዊ መድሃኒት ጥናት እንደ ተዘገበ፣ የቅጠሉ እንፋሎት ለልብ ድካም ይናፈሳል። የቅጠሉም ጭማቂ በቁስል ይቀባል። የስኳር በሽታ መድሃኒት የሳማ ቅጠል እንደ ሻይ አፍልቶ ጥዋት በባዶ ሆድ መጠጣት ነው። ^ የፍቼ፣ ኦሮሚያ ባህላዊ መድሃኒት ጥናት 2006 ዓም ከዓቢዩ እኒየው እና ሌሎች፣ ጎንደርና አዲስ አበባ ኡኒቨርሲቲዎች ሥነ ፍጥረት ኮሌጆች ^ ምንጭ EBC ሬዲዮ እሁድ ድንቃድንቅ ዜና ተመስገን ጥላሁን አድራሻ ኢሉባቦር (ሱጴ)"} {"id": "43895", "contents": "አረም ማለት ማንኛውም በአንድ ወጥ የተክል ዝርያ መሃከል በቅሎ የሚገኝ ተክል ነው።"} {"id": "18636", "contents": "በርሚንግሃም (እንግሊዝኛ: Birmingham) ህዝብ በብዛት ከሚኖርባቸው የእንግሊዝ ከተሞች አንዱ ነው። በዚህ ከተማ ውስጥ እስከ 1,028,701 የሚሆኑ ነዋሪዎች አሉ። በዚህም ከሀገሪቱ ዋና ከተማ ማለትም ለንደን ቀጥሎ ከፍተኛው የህዝብ ብዛት የሚገኝበት ከተማ ማለት ነው።"} {"id": "18396", "contents": "የአሦር ነገሥታት ዝርዝር ከብዙ ቅርሶች ተገኝቷል። ከነዚህ ዋንኛው እራሱ «የአሦር ነገሥታት ዝርዝር» የተባለው ጽሑፍ ነው። ይህ ጽሑፍ ከ3 ቅጂዎች ሲታወቅ፣ ከ2 ሳርጎን አስቀድሞ (ወይም እስከ 730 ዓክልበ. ድረስ) የነገሡትን ነገሥታት ይዘረዝራል። ከ1 ኤሪሹም ጀምሮ ሰነዱ ለያንዳንዱ ንጉሥ የዘመኑን አመታት ቁጥር ይሰጣል። ስለዚህ ዝርዝሩ የተቀናበረው በ2 ሳርጎን ዘመን እንደ ሆነ ይታመናል። በአሦራዊው መቆጠሪያ፣ እያንዳንዱ አመት በሊሙ (ሹም) ስም ይባል ነበር። ለአንዳንድ ንጉስ ዘመን፣ እነዚህን የአመት ስሞች የሚዘርዝሩ ተጨማሪ ዜና መዋዕሎች ተገኝተዋል። በተለይም በቅርብ ጊዜ (በ1995 ዓ.ም.) በካነሽ ፍርስራሽ (በዛሬው ቱርክ አገር) ከ1 ኤሪሹም እስከ አሹር-ዱጉል ድረስ የነበሩት የአመት ስሞች ተገኝተዋል። የአመት ስም ዝርዝሮች በብዛት ከዋናው የነገሥታት ዝርዝር ጋር ይስማማል። ከሺህ አመት በላይ አሦራውያን የአመቶችን ቁጥር በደንብ ስለ ለዩ፣ እነዚህ ቅርሶች የጥንታዊ ዘመን ታሪክና ዕድሜ መጠን ለማወቅ እጅግ ይረዳናል። [በኤብላ ጽላቶች የ«አባርሳል ውል» ትርጉም የአሦር ንጉሥ ቱዲያ ከሆነ፣ ከቱዲያ በፊት የማሪ ንጉሥ ኢብሉል-ኢል አሦርን ገዛ።] «በድንኳን የኖሩ 17 ነገስታት»፦ ቱዲያ፣ አዳሙ፣ ያንቂ፣ ሳሕላሙ፣ ሐርሐሩ፣ ማንዳሩ፣ ኢምሱ፣ ሃርሱ፣ ዲዳኑ፣ ሃኑ፣ ዙአቡ፣ ኑአቡ፣ አባዙ፣ ቤሉ፣ አዛራህ፣ ኡሽፒያ፣ አፒያሻል።"} {"id": "19286", "contents": "ናውሩ ናውሩኛ የአለም ባንዲራዎች ሰንደቅ ዓላማ (ይህ ባንዲራዎች ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "32032", "contents": "ማንሃይም (ጀርመንኛ፦ Mannheim) (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "32473", "contents": "አንድን ነገር ለማድረግ a መንገዶች ቢኖሩና ሌላ ነገርን ለማድረግ b መንገዶች ቢኖሩ፣ ሁለቱን ነገሮች አንድ ላይ ለማድረግ a · b መንገዶች አሉ። ምሳሌ ከአበበ ቤት ወደ ሰሎሞን ቤት ለመሄድ 6 መንገዶች አሉ። ከስሎሞን ቤት ወደ መሰረት ቤት ለመሄድ 3 መንገዶች አሉ። ከአበበ ቤት ወደ መሰረት ቤት ለመጓዝ ስንት መንገዶች አሉ? መልሱ፡ 6*3 = 18 ነው።፡፡"} {"id": "11461", "contents": "ሙአይ ኪባኪ ከ2002 እ.ኤ.አ. (1995 ዓም) እስከ 2013 እ.ኤ.አ. (2005 ዓም) ድረስ 3ኛው የኬንያ ፕሬዚዳንት ነበሩ። ፕሬዚዳንት ከመሆናቸው በፊት ምክትል ፕሬዚዳንት (ከ1978 እስከ 1988 እ.ኤ.አ.)፣ የፋይናንስ ሚኒስትር (ከ1969 እስከ 1981 እ.ኤ.አ.)፣ የሀገር ውስጥ ጉዳይ ሚኒስትር (ከ1982 እስከ 1988 እ.ኤ.አ.) እና የጤና ሚኒስትር (ከ1988 እስከ 1991 እ.ኤ.አ.) ሆነው አገልግለዋል።"} {"id": "32454", "contents": ""} {"id": "31925", "contents": "ትሪጎኖሜትሪ የሚለው ቃል ከግሪክ የመጣ ( ትሪጎኖን = ሦሥት ጎን፣ ሜትሪ = መለካት) የሶስት ጎኖችን ማዕዘናትና አቃፊ ጎኖቻቸውን ተዛምዶ የሚያጠና የሒሳብ ክፍል ነው። እኒህ ተዛምዶዎች ብዙ ጊዜ የሚገለጡት በትሪጎኖሜትሪክ ፈንክሽን ሲሆን ጥናቱ በአጠቃላይ ለተደጋጋሚ ክስተቶች ጥናት፣ በተለይ ለሞገዶች ከፍተኛ ጥቅም አለው። ስለሆነም የትሪጎኖሜትሪ ጥናት ሰፊ ለውጥ ያሳየው ከክርስቶስ ልደት በፊት በ3ኛው ክፍለ ዘመን ሰዎች ጂዎሜትሪን ለሥነ ከዋክብት ጥናት መጠቀም በጀመሩበት ጊዜ ነበር. ። I በአሁኑ ወቅት፣ ትሪጎኖሜትሪ ለሒሳብ፣ ሳይንስ፣ ቴክኖሎጂ፣ ሥነ ከዋክብት ጥናትና ለመሬት ጥናት የሚያግለግል ዋና የሒሳብ መሳሪያ ነው። የአንድ ሶስት ጎን አንድ ማዕዘን 90 ዲግሪ ቢሆንና አንዱ ሌላው ማዕዘን ከታወቀ፣ ቀሪው ሶሰኛ ማዕዘን ምንጊዜም ይታወቃል። ለዚህ ምክንያቱ ማናቸውም ሶስት ጎኖች የውስጥ ማዕዘኖቻቸው ሲደመሩ ሁልጊዜ 180 ስለሚሞሉ ነው፡፡ ማዕዘኖቻቸው ታወቁ ማለት ደግሞ ምንጊዜም የጎኖቻቸው ውድር ቋሚ ነው ማለት ነው። ስለሆነም የአንድ ቀጥተኛ ሶስት ጎን አንድ ማዕዘን A, እና ጎኖች a, b, c ቢሰጡ፣ የጎኖቹ ውድሮች እንዲህ ሲባሉ በትርጎኖሜትሪ ፈንክሽኖች ይተረጎማሉ: ሳይን(Sine) ከማዕዘኑ ትይዩ ያለው ጎን ለተጋዳሚው(hypotenuse) ጎን ሲካፈል sin ⁡ A = opposite hypotenuse = a c ."} {"id": "37849", "contents": "ባሃማስ (እንግሊዝኛ፦ The Bahamas /ዘ በሃመዝ/) በካሪቢያን ባህር የተገኘ የደሴቶች አገር ሲሆን ዋና ከተማው ናሶ ነው። ኢኮኖሚዋ በቱሪዝም ላይ የተመሰረተ ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "2349", "contents": "ኦሮሚያ ( በአፋን ኦሮሞ ፥ Oromiyaa ) በኢትዮጵያ ውስጥ ያለ ክልላዊ መንግስት እና የኦሮሞ ህዝብ መገኛ ነው ። የኦሮሚያ ክልል ዋና ከተማ አዲስ አበባ ነች ፣ ፊንፊኔ በመባልም ትታወቃለች። በአሁኑ ወቅት ክልሉ 21 የአስተዳደር ዞኖችን ያቀፈ ነው ። በምስራቅ ከሶማሌ ክልል ጋር ይዋሰናል። የአማራ ክልል ፣ የአፋር ክልል እና የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በሰሜን; ድሬዳዋ በሰሜን ምስራቅ; የደቡብ ሱዳን የላይኛው አባይ ፣ የጋምቤላ ክልል ፣ የደቡብ ብሔር ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል እና የሲዳማ ክልል በምዕራብ፣ በደቡብ በኩል የኬንያ ምስራቃዊ ግዛት ;"} {"id": "18136", "contents": "ያማርኛ ሰዋሰው፡ በአዲስ ስርዓት የተሰናዳ ፡ በብላታ መርስዔ ኀዘን ወልደ ቂርቆስ፣ ከ፲፱፻፲፱ ዓ/ም ጀምሮ በወቅቱ የአማርኛ ሰዋስው ባለመኖሩ ተማሪዎች ተገቢውን የቋንቋ ትምህርት ለማግኘት ይቸገሩበት የነበረውን ሁኔታ እንዲቀረፍ የጎላ አስተዋጾዖ ያደረገ ሥራ ሲሆን ለመጀመሪያ ጊዜ በ፲፱፻፴፭ ዓ/ም በብርሃንና ሰላም ማተሚያ ቤት ታተመ። ይህ መጽሐፍ ለሁለተኛ እና ለሦስተኛ ጊዜ በ፲፱፻፵፪ እና በ፲፱፻፵፮ ዓ/ም ሎንዶን ላይ የታተመ ሲሆን አራተኛው ዕትም በ፲፱፻፵፰ ዓ/ም በአርስቲስቲክ ማተሚያ ቤት ታትሟል። ^ Thanks to: Lapsley/Brooks Foundation @ good-amharic-books.com"} {"id": "44709", "contents": "ክርስቲያን ገብርኤል ሮድሪጌዝ ባሮቲ (Cristian Gabriel Rodríguez Barotti) (መስከረም ፳ ቀን ፲፱፻፸፰ ዓ.ም. ተወለደ) ኡራጓያዊ እግር ኳስ ተጫዋች ነው። ለአትሌቲኮ ማድሪድ የሚጫወት ሲሆን የኡራጓይ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድን አባል ነው። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "12244", "contents": "ኡራኑስ፡ (ምልክት፦) መሬት በምትገኝበት ማለትም ሚልክ ዌይ ተብሎ በሚጠራው ረጨት ወይም የከዋክብት ስብስብ ውስጥ የሚገኝ ፕላኔት ነው። ይህ ፕላኔት ከፀሐይ ባለው ርቀት 7ኛ ( ሰባተኛ ) ነው። ከበፊቱ ኣጣርድ፣ ቬነስ፣ መሬት፣ ማርስ፣ ጁፒተር እና ሳተርን የተባሉ ፕላኔቶች ይገኛሉ። ከበስተኋላው ደግሞ ነፕቲዩን እና ትንሹ ፕሉቶ ይገኛሉ። ይህ ፕላኔት በዚህ ረጨት ውስጥ ከሚገኙ ፕላኔቶች በግዝፈቱ የሶስተኛነትን ደረጃ ይይዛል። ግዙፍ የ ጋዝ ክምችት እንደሆነ ይታመናል። በ ረጨቱ ውስጥ የጋዝ ክምችት የሆኑት ፕላኔቶች ጁፒተር፣ ነፕቲዩን፣ ሳተርን እና ራሱ ኡራኑስ ናቸው። በዚህም የተነሳ ጆቪያን ወይም ጁፒተርን መሳይ እየተባለ ይጠራል። በአብዛሃኛው ሃይድሮጅን እና ሂሊየም ከተባሉ ንጥረነገሮች የተሰራ ነው። በአጠቃላይ ክብደኡ ደግሞ የአራተኛነትን ደረጃ የያዘ ነው።"} {"id": "13301", "contents": "ጥርሶች በማንኛውም የጀርባ አጥንት ያላቸው እንስሳቶች አፍ ውስጥ ከድድ ጋር ተያይዘው የሚገኙ ነጫጭ፣ ጠንካራ፣ ስለታም እና ትናንሽ የአካል ክፍሎች ናቸው። እነዚህ አካላት በዋነኛነት ምግብን ለማድቀቅ ይጠቅማሉ። አንዳንድ ስጋ በል የሆኑ እንስሳት ይህን አካላቸውን እንደ አደን መሳሪያ ወይም እንደ ራስ መከላከያ መሳሪያነት ይጠቀሙበታል። ጥርሶች የተደረደሩበት ቦታ ድድ ይባላል። ጥርሶች ከአጥንት የተሠሩ ወይም አጥንቶች አይደሉም። ይልቁንም የተገነቡት የተለያየ እፍግታ እና ጥንካሬ ካላቸው ቁሶች ነው። ጆሮ ዓይን አፍ ቆዳ አፍንጫ እግር እጅ ጸጉር (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) የሰው ና የተለያዩ እንስሳትን ጥርስ አጠቃላይ ቁጥር ለማስላት የራሱ የሆነ ቀመር አለው። እሱም ፤ የተሰጠ የፊት,ክራንቻ,ቀዳሚ መንጋጋ እና ድህረ መንጋጋ ጥንድ ቁጥሮችን በመደመር በ2 በማብዛት የእያንዳንዱን ጥንድ ጥርሶች ብዛት ካወቅን በሃላ ደምረን ማወቅ ይቻላል። # n+n.2+n+n.2+n+n.2+n+n.2"} {"id": "18672", "contents": "ጀሲካ ሃገዶርን (እ.አ.አ. 1949) ታዋቂ አሜሪካዊት ደራሲ፣ ባለቅኔና ሙዚቀኛ ነች። በዋናነት እንግሊዝኛ: Dogeaters በተሰኘው ስራዋ ትታወቃለች። ‎የአሜሪካዊ ደራሲያን ዝርዝር (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "2071", "contents": "ሜድትራኒያን ባሕር አብዛኛው ክፍሉ በአፍሪካ ፣ አውሮፓ እና እስያ የተከበበ ባሕር ነው። 2.5 ሚሊዮን ካሬ ኪ.ሜ. ይሸፍናል። «ሜድትራኒያን» የሚለው ስም ከሮማይስጥ ሲሆን ትርጉሙ «ከአህጉሮች መካከል» ነው። በግዕዝ ደግሞ ስሙ «ባሕር ዐቢይ» (ታላቁ ባሕር) ይባላል። አውሮፓ ፦ ስፔን ፣ ፈረንሳይ ፣ ሞናኮ ፣ ጣልያን ፣ ማልታ ፣ ስሎቬንያ ፣ ክሮሺያ ፣ ቦስኒያ እና ሄርዜጎቪና ፣ ሞንቴኔግሮ ፣ አልባኒያ ፣ ግሪክ ፣ ቱርክ ፣ ቆጵሮስ እስያ ፦ ቱርክ ፣ ሶርያ ፣ ሊባኖስ ፣ እስራኤል ፣ ጋዛ ፣ ግብፅ አፍሪካ ፦ ግብፅ ፣ ሊቢያ ፣ ቱኒዚያ ፣ አልጄሪያ ፣ ሞሮኮ (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "44418", "contents": "ናፖሊ (ጣልኛ፦ Napoli) የካምፓኒያ ጣልያን ከተማ ነው። የሕዝቡ ቁጥር 1,061,644 አካባቢ ነው።"} {"id": "41365", "contents": "ሻንግሃይ (ቻይንኛ፦ 上海) የቻይና አንደኛ ትልቅ ከተማ ነው። ሻንግሃይ መጀመርያ ከ400-700 ዓ.ም. አካባቢ እንደ የአሣ አጥማጆች አነስተኛ መንደር ሆኖ ጀመረ። በ1066 ዓ.ም. በሶንግ ሥርወ መንግሥት ዘመን ከ«መንደር» ወደ «ገበያ» ሁኔታ ተነሣ። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "42753", "contents": "ዋሎንኛ በደቡብ ቤልጅግ የሚነገር የፈረንሳይኛ ቀበሌኛ ነው። አሁን ብዙ ሊቃውንት እንደ ልዩ ቋንቋ ይቆጥሩታል። የዋሎንኛ ውክፔዲያ አለ! (ይህ ቋንቋ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31656", "contents": "ራቬና (ጣልያንኛ፦ Ravenna) የጣልያን ከተማ ነው። በአንድ አፈ ታሪክ ዘንድ ራቬና የተመሠረተው በያፌት ልጅ ቶቤል ነበረ። ቶቤል በመርከብ ደርሶ ሠርፈረኞችን በዚያ እንደ ተወ፣ ከዚያም የቶቤል ልጅ ሱብረስ ሌላ ከተማ በሚላኖ እንደ ሠራ በድሮ ጸሓፍት ተተርኳል። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "48921", "contents": "ኦዴሲያ (ግሪክኛ፦ Ὀδύσσεια /ኦዲውሴያ/) በባለቅኔው ሆሜር (800 ዓክልበ. ያህል) የተጻፈ ጽሑፍ ነው። ከኢሊያዳ ተከትሎ ከሁሉ አስቀድሞ በሙሉ የታወቀው ግሪክኛ ሥነ-ጽሑፍ ነው። ጽሑፉ በግጥም ከትሮያ ጦርነት (ምናልባት 1190 ዓክልበ. የተከሠተ) በኋላ ስለ ኦዲሴውስ ጉዞዎች ይተርካል።"} {"id": "44225", "contents": "1 ፑዙር-አሹር (ወይም ፑዙር-አሺር) የአሹር ገዥ ወይም ንጉሥ ነበር። የአሦር ነገሥታት ዝርዝር ቢጠቅሰውም ሕልውናው ከሥነ ቅርስ ገና አልተረጋገጠም። ምናልባት 1914-1907 ዓክልበ. አካባቢ ገዛ። ስሙ ሴማዊ ስለሆነ («የአሹር አገልጋይ»)፣ በአሦር ነገሥታት ዝርዝርም ላይ ከእርሱ የቀደሙት ስሞች ሴማዊ ስለማይመስሉ፤ በዚህ ወቅት አዲስ ሴማዊ (አሞራውያን ወይም አካድ) ሥርወ መንግሥት በአሦር እንደ መሠረተ ይገመታል። ነገር ግን በዝርዝሩ ያልተገኘ ሰው ዛሪቁም በኡር ንጉሥ አማር-ሲን ዘመን የአሹር ገዥ እንደ ነበር ከቅርስ ስለሚታወቅ፤ እሱ የፑዙር-አሹር ቀዳሚ ይሆናል። ዛሪቁምም ሴማዊ ስም ነው። ከነገሥታት ዝርዝሩ ውጭ፣ በኋላ የነገሡት የአሦር ነገሥታት አንዳንዴ በጽሑፋቸው ይጠቅሱት ነበር። አሹር-ረዕም-ኒሸሹ (1409-1402 ዓክልበ.)ና 3 ስልማናሶር (866-831 ዓክልበ.) እንደ መዘገቡት፣ይህ ፑዙር-አዙር ቀድሞ ኪኪያ የሠራውን የከተማው ግድግዳ ካሳደሱት ነገሥታት መካከል ነበረ።"} {"id": "44353", "contents": "ሱሙ-አቡም ከ1807 እስከ 1793 ዓክልበ. ድረስ (ኡልትራ አጭር) የባቢሎን መጀመርያ ንጉሥ ነበረ። በዚህ ወቅት የኢሲንና የላርሳ መንግሥታት ለሱመርና ለአካድ ላዕላይነት ሲወዳደሩ ብዙ ነጻ ከተማ-አገሮች ወደ ስሜን ተነሡ። ከነዚህ መካከል አንዱ ካዛሉ ሲሆን አሞራዊው ሱሙ-አቡም በ1807 ዓክልበ. ግድም የባቢሎን ነጻነት ከካዛሉ አዋጀ። ከዚህ በኋላ ከዓመት ስሞቹ ኢሊፕ (የ«ማናና» መንግሥት ከተማ)፣ ኪሽንና ካዛሉን ወደ ግዛቱ መጨምር እንደ ተቻለው ይመስላል። ለዘመኑ ከ፲፬ የዓመት ስሞቹ ሁላቸው በሙሉ ታውቀዋል። ከነርሱም መካከል፦ 1807 ዓክልበ. ግ. - «ሱሙ-አቡም ንጉሥ የሆነበት ዓመት» / «የባቢሎን ታላቅ ግድግዳ የተሠራበት ዓመት» 1805 ዓክልበ. ግ. - «የኢሊፕ ከተማ ግድግዳ የተያዘበት ዓመት» 1798 ዓክልበ. ግ. - «የኪሽ ግድግዳ የሠራበት ዓመት» 1795 ዓክልበ. ግ. - «ሱሙ-አቡም ካዛሉን ያጠፋበት ዓመት» የሱሙ-አቡም ተከታይ ሱሙላኤል ነበረ። የሱሙ-አቡም ዓመት ስሞች"} {"id": "41724", "contents": "ጤቤስ (ግሪክኛ፦ Θήβαι /ጤባይ/፤ ግብጽኛ፦ /ዋሰት/) የጥንታዊ ግብጽ ከተማ ነበር። በ2121 ዓክልበ. ግ. የ2 መንቱሆተፕ (11ኛው ሥርወ መንግሥት) ዋና ከተማ ሆነ። ከ1982 እስከ 1661 ዓክልበ. ድረስ የፈርዖኖች ቤተ መንግሥት ወደ እጅታዊ ቢዛወርም በ1661 ዓክልበ. በሂክሶስ ወረራ ምክንያት ጤቤስ እንደገና የ13ኛው ሥርወ መንግሥት ዋና መቀመጫ ሆነ።"} {"id": "31629", "contents": "ሳንቲያጎ ቴኪክስኪያክ (እስፓንኛ፦ Santiago Tequixquiac) (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "17188", "contents": "ስዊዲሽ የስዊድን ሀገር የስራ ቋንቋ ሲሆን ወደ 10 ሚሊዮን የሚጠጉ ተናጋሪዎች አሉት። ይህ ቋንቋ የሰሜን ጀርመንኛ ቋንቋ ምድብ ውስጥ የሚገኝ ነው። ተናጋሪዎቹ በብዛት በስዊድን ሀገር ይገኙ እንጂ በፊንላንድም መጠነኛ ተናጋሪዎች አሉት። (ይህ ቋንቋ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) የስዊድንኛ ውክፔዲያ አለ!"} {"id": "46321", "contents": "አቃቂ ቃሊቲ በኢትዮጵያ ዋና ከተማ አዲስ አበባ ካሉት ዐሥሩ ክፍለ ከተሞች ውስጥ አንዱ ነው። እስከ እ.ኤ.አ 2011 ባለው መረጃ መሠረት የሕዝብ ብዛቱ 195,273 ነው። አቃቂ ቃሊቲ በአዲስ አበባ ደቡብ አቅጣጫ ላይ የሚገኝ ሲሆን ንፋስ ስልክ ላፍቶን እና ቦሌን ያዋስናል። ^ http://web.archive.org/web/20131016180544/http://www.addisababacity.gov.et/index.php/en/sub-cities/akaky-kaliti"} {"id": "48121", "contents": "ሲሉራውያን በደቡባዊ ዌልስ ቢያንስ ከ30 ዓክልበ. ግድም ጀምሮ የተገኘ የብሪቶናውያን (ኬልቲክ) ነገድ ነበሩ። የሮማ ታሪክ ጸሐፊ ታኪቱስ በ90 ዓም እንደ ጻፈው፣ ሲሉራውያን ጥቁር ጥቅል ጽጉር ስላላቸው ትውልዳቸው ከእስጳንያ እንደ ደረሰ መሰለው። ወደ ስሜኑ በካሌዶኒያ (ስኮትላንድ) የነበሩ ኬልቶች ግን ስለ ቀይ ጽጉራቸው ይታወቁ ነበር። ሮማውያን ከ35 ዓም ጀምሮ ታላቅ ብሪታንያን ደሴት ከደቡብ ወረሩ፤ ብዙ ብሔሮችም ተሸንፈው ወደ ሮሜ መንግሥት አስተዳደር ተጨመሩ። ሲሉራውያን ግን በትጋት ታግለው እስከ 66 ዓም ተከላከሏቸው። ከዚያ በኋላ ዌልስ ደግሞ ለሮሜ አስተዳደር ተጨመረች፣ ሆኖም የሲሉራያን ንጉሦች እስከ 172 ዓም ድረስ እንደ ሮሜ ደንበኛ-ንጉሦችና የብሪቶናውያን ከፍተኛ ነገሥታት እንደ ተቆጠሩ ይታስባል። በትውፊት ዘንድ እንደ ታወቀው፣ መጨረሻው ንጉሣቸው ሉኪዮስ (146-172 ዓም?) በ170 ዓም ግድም ለሮሜ ፓፓ ለኤሌውጤሪዩስ ጽፈው በክርስትና እንዲጠመቁ ለመኑዋቸው። ሰባኪዎችም ከሮሜ ተላኩና ከዚህ ሰዓት ያሕል (170 ዓም) ጀምሮ ብሪቶናውያን ክርስትናን እንደ ተቀበሉ ይመስላል። በአንድ ቤተክርስቲያን በለንደን (ቅዱስ ጴጥሮስ በኮርንሂል) ውስጥ በተቀረጸ ጽሑፍ፣ ሕንጻው በንጉሥ ሉኪዮስ በ171 ዓም እንደ ተመሠረተ ይላል። የሉኪዮስ ታሪክ በጽሕፈት መጀመርያው የተገኘው ከ6ኛው ክፍለ ዘመን ጀምሮ ሲሆን፣ ብዙ የዛሬው መምኅሮች ልማዱ እንደ ተሳተ ያምናሉ። ሆኖም ክርስትና ወደ ታላቅ ብሪታኒያ በሰፊው የገባው በ2ኛው ክፍለ ዘመን በውነት እንደ ነበር በሥነ ቅርስ ይስማማል። የሉኪዮስ ሕልውናና ጥምቀት ታሪክ ትክክል ከሆነ፣ ሲሉራውያንና ብሪቶናውያን ከኦስሮኤኔ (በስሜን መስጴጦምያ) ጋር ለመጀመርያው ክርስቲያን መንግሥት ቅድምትነት ይግባኝ ማለት አላቸው።"} {"id": "45464", "contents": "ያኽዱን-ሊም የማሪ ንጉሥ ነበረ። ይህ ከ1723 እስከ 1707 ዓክልበ. ግድም ድረስ ነበር። የያጊት-ሊም ልጅና ተከታይ ነበር። አሞራዊው ያኽዱን-ሊም ግዛቱን እስከ ሜድትራኒያን ባሕር ድረስ በዘመቻ አስፋፋ። ይህን አገር የያዘው ከጠላቶቹ «የያሚና ልጆች» (አካድኛ፦ በን-ያሚና) ነበር። ያሕዱን-ሊም ደግሞ ከያምኻድ ንጉሥ ሱሙ-ኤፑኽ እና ከኤካላቱም ንጉሥ ከ1 ሻምሺ-አዳድ ጋር ይታገል ነበር። በ1720 ዓክልበ. ሻምሺ-አዳድ የአሦር ንጉሥ ሆነ። ከዓመት ስሞቹ 15 ያህል ታውቀዋል፤ ቀደም-ተከተላቸው ግን ምንም አይታወቅም፦ a - ያህዱን-ሊም ፓሁዳርን የያዘበት ዓመት b - ያህዱን-ሊም ዛልፓን የያዘበትና የአባቱምን እህል ያቃጠለበት ዓመት c - ያህዱን-ሊም በያሚና ልጆችና በኢማር በአባቱም በር ፊት ያሸነፋቸውበት ዓመት d - ያህዱን-ሊም የ<...>ን ሥራዊት በተርቃ ያሸነፈበት ዓመት e - ያህዱን-ሊም ወደ ሄን ሂዶ የያሚና ልጆች ሜዳ ወደ እጁ ያደረሰበት ዓመት። f - ያህዱን-ሊም የሻምሺ-አዳድ ምድር ሰብል ያቃጠለበት ዓምት g - ያህዱን-ሊም በያሚና ልጆች በቱቱል በር ፊት ያሸነፋቸውበት ዓመት h - ያህዱን-ሊም በያሚና ልጆች ያሸነፋቸውበት ዓመት i - ያህዱን-ሊም የሻማሽ (ጣኦት) ቤተ መቅደስ የሠራበት ዓመት j - ሁለተኛው ያህዱን-ሊም የሻማሽ ቤተ መቅደስ የሠራበት ዓመት k - ያህዱን-ሊም በሻምሺ-አዳድ ሥራዊት በናጋር በር ፊት ያሸነፈበት ዓመት l - ያህዱን-ሊም የፑዙራንን መስኖ የከፈተበት ዓመት m - ያህዱን-ሊም ወደ ኤካላቱም ምድር የሔደበት ዓመት n - ያህዱን-ሊም የማሪና የተርቃ ግድግዳዎች የሠራበት ዓመት o - ያህዱን-ሊም የሑቡር መስኖ የሠራበት ዓመት በዓመት 'b' የተጠቀሰው «ዛልፓ» በጥቁር ባሕር ላይ በሐቲ የተገኘው ዛልፓ ከሆነ፣ በጥልቅ ወዸ ትንሹ እስያ ገብቶ ነበር ማለት ነው። በ1707 ዓክልበ."} {"id": "45617", "contents": "ካነፈሬ 4 ሶበክሆተፕ ግብጽ በ2ኛው ጨለማ ዘመን (13ኛው ሥርወ መንግሥት) ከ1690 እስከ 1684 ዓክልበ. ግድም ድረስ የገዛ ፈርዖን ነበረ። የወንድሙ የ1 ነፈርሆተፕ ተከታይ ነበረ። አባቱ ሀዓንኸፍና እናቱ ከሚ ነበሩ፤ የዚህም ሀዓንኸፍ አባት ነሂ እናቱም ሰነብቲሲ ተባሉ። ይህም ነሂ «የከተማ ሻለቃ» የሚመስል ማዕረግ እንደ ነበረው ይታወቃል። የሀዓንኸፍ ፫ ልጆች ሁሉም ፈርዖኖች ስለ ሆኑ በበርካታ ጽላቶች ይከበራል። ወደ ነፈርሆተፕ ዘመን መጨረሻ ወንድሙ ሲሐጦር ከእርሱ ጋራ የጋርዮሽ ፈርዖን ተደርጎ ሲሐጦር በጥቂት ወራት ውስጥ እንደ ሞተ ይመስላል፤ ከዚያም ሌላ ወንድማቸው ካነፈሬ 4 ሶበክሆተፕ የጋርዮሽ ፈርዖን ሆነ። ከዚያም ትንሽ በኋላ ነፈርሆተፕ ዓርፎ ካነፍሬ ሶበክሆተፕ ለብቻ ፈርዖን ሆነ። ከአንዳንድ ቅርስ ይታወቃል፣ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ነፈርካሬ ኢይመሩ ሲሆን በጅሮንዱ ሰነቢ ተባለ፣ ከፍተኛ ሎሌውም ነባንኽ ይታወቅል። ንግሥቱ ጫን ነበረች። የካነፍሬ ተከታይ መርሆተፕሬ 5 ሶበክሆተፕ እንደ ሆነ ይታሥባል። K.S.B. Ryholt: The Political Situation in Egypt during the Second Intermediate Period, c. 1800 – 1550 BC, Carsten Niebuhr Institute Publications, vol. 20. Copenhagen: Museum Tusculanum Press, 1997 (እንግሊዝኛ)"} {"id": "45041", "contents": "አንጌላ መርክል (ጀርመንኛ፦ Angela Merkel) (1946 ዓም ተወልደው) ከ1998 ዓም ጅምሮ የጀርመን አገር ጠቅላይ ሚኒስትር ሆነዋል። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "44897", "contents": "ባየርብሩን (ጀርመንኛ፦ Baierbrunn) በጀርመን አገር በሙኒክ ዙሪያ የሚገኝ አነስተኛ ከተማ ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "44777", "contents": "ማርቲን አንድሬስ ሲልቫ ሌይቴስ (Martín Andrés Silva Leites፣ ተወለደ) ኡራጓያዊ እግር ኳስ ተጫዋች ነው። ለቫስኮ ደ ጋማ ክለብ በግብ ጠባቂነት የሚጫወት ሲሆን የኡራጓይ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድን አባል ነው። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "47653", "contents": "ብቅበቃ (ሮማይስጥ Psittaciformes) በኢትዮጵያና በብዙ አገር የሚገኝ የወፍ ወገን ሲሆን በተለይ የሚገርም በሰው ልጅ ቃላት ለመናገር ስላላቸው ችሎታና ብልሃት ይታወቃሉ።"} {"id": "47041", "contents": "ማኒኪስም በፋርስ ነቢይ ማኒ (208-268 ዓም የኖረ) ትምህርቶች የተመሠረተ ሃይማኖት ነበር። ይህ አነስተኛ ሃይማኖት ለጊዜው በምዕራብ በሮሜ መንግሥትና ወደ ምሥራቁ እስከ ቻይና ድረሥ ይስፋፋ ነበር። በምዕራብ፣ ተከታዮቹ እንደ ክርስቲያኖች ለማስመሰል ጣሩ፣ በምሥራቁም እንደ ቡዲስቶች አስመሰሉ። ስለዚህ ብዙ ጊዜ በድብቅ ያስተማሩት እምነት ነበር፤ ከሌሎቹ ሃይማኖቶችም ዘንድ ብዙ ጊዜ ማሳደድ ያገኙ ነበር። በጎ በክፋት ላይ ማሽነፉን የካደ ሃይማኖት ነበር። በአሁኑ ሞንጎሊያ አካባቢ በተገኘው በዊግር ኻጋናት መንግሥት ከ754 እስከ 832 ዓም ድረስ፣ ማኒኪስም የመንግሥት ሃይማኖት ነበር። ነቢዩ ማኒ ስድስት መጻሕፍት በአራማይስጥና አንድ መጽሐፍ በመካከለኛ ፋርስኛ እንደ ጻፈ ተባለ፤ ሌሎች ግን የሰው ጽሑፍ እንደ ራሱ ያሳለፈ ሌባ አሉት። ከነዚህ መጻሕፍት ከፍርስራሽ በቀር አሁን በሙሉ አይታወቁም። ከ፮ቱ አራማይስጥ መጻሕፍት ግን አንዱ ትኩረት የሚስብ «የረጃጅሞች መጽሐፍ» ደግሞ ከማኒ ዘመን በፊት በቁምራን ብራናዎች መካከል (100 ዓክልበ - 50 ዓም) በፍርስራሽ ተገኝቷል። የማኒ ድርሰት አለመሆኑን ከማስረዳት በላይ፣ ይህ ጽሑፍ ከመጽሐፈ ሄኖክ ጋር ተመሳሳይነት አለው፣ ሆኖም በማየ አይኅ ውስጥ ከጠፉት ክፉ ዘሮች አስተያየት ይነገራል። በቻይና ማኒኪስም በመጨረሻ ከቡዲስም ጋራ ተባበረ፤ ስለዚህ ማኒን ከቡዳዎቹ መካከል እንደ አንዱ ቡዳ የሚቆጥር አንዳንድ የቡዲስም አይነቶች አሁን በቻይና ሊገኙ ይቻላል። ከማኒ ድርሰቶች ግን ምንምን አላስቀሩም። ቅዱስ ኦግስቲን ክርስቲያን ከመሆኑ በፊት የማኒኪስም ተከታይ ስለ ነበር፣ ፍልስፍናው እንዴት እንደ ተሳተ ለመግለጽ ጽፏል።"} {"id": "46937", "contents": "ሂሮሺማ (በጃፓንኛ: 広島市) የጃፓን ከተማ ነው።"} {"id": "46659", "contents": "ሄሠ (ጀርመንኛ፦ Hessen /ሄሠን/) የጀርመን ክፍላገር ነው። መቀመጫው ቪስባደን ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "45858", "contents": "ቀይ ባሕር ባአፍሪቃና በእስያ መኃል የሚገኝ ረጅም ባሕረ ሥላጤ ነው።"} {"id": "46903", "contents": "መካከለኛ አሜሪካ ማለት ከሜክሲኮ ደቡብና ከደቡብ አሜሪካ ስሜን ያሉት ፯ አገሮች ናቸው። አንዳንዴ ግን ሜክሲኮ እራሱ በ«መካከለኛ አሜሪካ» ውስጥ ይመደባል፤ አንዳንዴ ደግሞ የካሪቢያን ባህር አገራት በ«መካከለኛ አሜሪካ» ውስጥ ይጠቀልላሉ።"} {"id": "46865", "contents": "M / m በላቲን አልፋቤት አሥራ ሦስተኛው ፊደል ነው። የ«M» መነሻ ከቅድመ-ሴማዊ ጽሕፈት «ሜም» እንደ ሆነ ይታስባል። በዚህ ጽሕፈት ፊደሉ የውሃ ማዕበል ስዕል መስለ። የግብጽኛ ተናባቢ ድምጽ ምልክቶች በሚል ጽሕፈት ለዚህ ተመሳሳይ የግብጽ ሀይሮግሊፍ ለድምጹ «ነ» ነበር፤ በሴማውያን ዘንድ ግን «ም» ሆነ። ቅርጹ ከዚያ በፊንቄ (ከነዓን) ሰዎች ተለማ፣ ከዚህም በግሪክ አልፋቤት \"ሙ\" (Μ, μ) ደረሰ። ከ600 ዓክልበ. ግድም በፊት፣ በጥንታዊ ግሪክ አልፋቤት እንዲሁም በጥንታዊ ኢታሊክ አልፋቤት ሌላ ፊደል 𐌑 ለ«ሥ» ጠቀመ፤ የ«ም» ቅርጽም እንደ «𐌌» ይምሰል ነበር። የ𐌑 (ሥ) ጥቅም በ600 ዓክልበ. ግድም ጠፋ፤ ከዚያስ በ400 ዓክልበ. ግድም የ«𐌌» (ም) ቅርጽ እንደ ዛሬ M ለመምሰል ጀመረ። በግዕዝ አቡጊዳ ደግሞ «መ» («ማይ») የሚለው ፊደል ከቅድመ-ሴማዊው «ሜም» ስለ መጣ፣ የላቲን 'M' ዘመድ ሊባል ይችላል። በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ M የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ።"} {"id": "47577", "contents": "ስሜን ማሪያና ደሴቶች (እንግሊዝኛ፦ Northern Mariana islands) በፓሲፊክ ውቅያኖስ የሚገኝ የአሜሪካ ደሴቶች ግዛት ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "12443", "contents": "አርገን (Argon) የንጥረ ነገሮች ሠንጠረዥ ውስጥ ኬሚካዊ ውክሉ Ar ነው። አቶማዊ ቁጥሩም 18 ነው። የጥንተ፡ንጥር ጥናት (ኬሚስትሪ) በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ አርገን የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ። (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "16542", "contents": "ቀን ሲደርስ አምባ ይፈርስ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "16584", "contents": "ቀይ ሰው መልክ አይፈጅም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ቀይ ሰው ብዙ መልክ አያስፈልገውም ለማለት ይመስላል"} {"id": "16596", "contents": "ቁመህ ተከራከር ዙረህ ተመካከር የአማርኛ ምሳሌ ነው። ቁመህ ተናገር ዙረህ ተመካከር"} {"id": "16734", "contents": "ቆሩ በማን ምድር ትለፋ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "16740", "contents": "ቆዳ ሲወደድ በሬህን እረድ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "16920", "contents": "ፈረስ በራሪ በቅሎ ሰጋሪ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "50675", "contents": "አቶ ሀይለማርያም ደሳለው በድሮው ጎጃም ጠቅላይ ግዛት አገው ምድር አውራጃ በአሁኑ ፈግታ ለኮማ ወረዳ ልዩ ስሙ ገዘሃራ ማርያም ከአባታቸው መ/ር ደሳለው በሪሁን እና ከእናታቸው መ/ርት ጥሩእመቤት ዳኛው መጋቢት 4/2003 ዓ.ም ተወለደ። ተወለዶ አቅማ ሄዋን እስኪደረስ ድረስ ከአያቱ ጋር አደገ።ከዚያህ በሆላ ወደ አባቱ ዘንድ መኖር ስለፈለገ በፊቱ አጣራር ኮክራ አውራጃ በአሁኑ ፋግታ ለኮማ ወረዳ ኮሪጎሃና ቀበሌ ቸዋሲ ኪ/ምህረት ኑሮውን መስርተው የሚኖሩ ታዋቂ እና ዝናኛ አከበባውን ህብረተሰብ ወይም ማህበረሰብ የሚያከብሩ ታላቅ ሰው ናቸው።"} {"id": "51485", "contents": "Liben Town is a town found in Ethiopia , Amhara region , West Gojjam zone , North achefer woreda .Liben town was founded around 1980 E in north achefer. but most of the time wikipedia does not allow to give a space for these town .The map of liben town is found in these link. .Liben town is the adminstrative town for North Achefer woerda ^ https://en.wikipedia.org/wiki/Semien_Achefer"} {"id": "1974", "contents": "የኮንጎ ሪፐብሊክ (ፈረንሳይኛ፦ République du Congo) ወይም ኮንጎ-ብራዛቪል በማዕከላዊ አፍሪካ የምትገኝ ሀገር ናት። በጋቦን፣ ካሜሩን፣ የመካከለኛው አፍሪካ ሪፐብሊክ፣ ኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ እና የአንጎላ ክልል በሆነችው ካቢንዳ ትዋሰናለች።"} {"id": "13680", "contents": "ሽመልስ አራርሶ የኢትዮጵያ ታዋቂ ዘፋኝ ሲሆን ብዙ ባህላዊ የሙዚቃ ስራወችን በማቅረብ ይታወቃል።"} {"id": "13956", "contents": ""} {"id": "14214", "contents": "ሀሳብ ከውለታ አይቆጠርም የአማርኛ ምሳሌ ነው። -"} {"id": "14544", "contents": "ጠርጥር በገንፎ ውስጥ እንዳለ ስንጥር የአማርኛ ምሳሌ ነው። ጠርጥር በገንፎ ውስጥ እንዳለ ስንጥር የአማርኛ ምሳሌ ነው። ስንጥር ስለሚዋጋ ..ጥርጥር በለሰለሰ ነገር ውስጥ ያለ የሚጎዳ/የሚዋጋ መጥፎ ነገር ነው"} {"id": "3810", "contents": "ቤርን የስዊዘርላንድ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 122,700 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 46°57′ ሰሜን ኬክሮስ እና 07°26′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል። ቤርን በ1183 ዓ.ም. ተመሠርቶ፣ በ1840 ዓ.ም. የስዊስ ዋና ከተማ ሆነ።"} {"id": "3960", "contents": "የኢትዮጵያና የጅቡቲ ምድር ባቡር ድርጅት (የቀድሞው ፍራንኮ-ኢትዮጵያ ምድር ባቡር ድርጅት) የ784 ኪ.ሜ ርዝመት ብቸኛና ባለ አንድ መስመር ሲሆን ይህ መስመር የኢትዮጵያ ዋና ከተማ አዲስ አበባንና ጅቡቲ ከተማን የሚያያይዝ ነው። ከሐያ ዓመታት አድካሚ ስራ በኋላ በ1911 ተሰርቶ ተመርቋል።"} {"id": "14844", "contents": "ለራስ ቢያወሩ ለቅንቅን ይዘሩ አለች ዶሮ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "14856", "contents": "ለሰው ልጅ ከሚያበሉ ለውሻ ልጅ ያብሉ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "14928", "contents": "ለተሾመ ይመሰክሩለታል ለተሻረ ይመሰክሩበታል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ለተሾመ ይሟገቱለታል ለተሻረ ይመስክሩበታል"} {"id": "14982", "contents": "ለወሬ ወዳጁ ወሬ ለመነኩሴ ጥሬ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "15006", "contents": "ለዝናም ጌታ ውሀ ነሱት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "15174", "contents": "ለጾም ግድፈት ለበዓል ሽረት"} {"id": "15180", "contents": "ለፈሪ ስጠው ፍርፋሪ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "15246", "contents": "ልብስህን በውሀ ገንዘብህን በድሀ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "15462", "contents": "ሚስት ፈትቶ ካማት መቀለብ በእንፉቅቅ መሄድ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "12444", "contents": "አስታታይን (Astatine) የንጥረ ነገሮች ሠንጠረዥ ውስጥ ኬሚካዊ ውክሉ At ነው። አቶማዊ ቁጥሩም 85 ነው። የጥንተ፡ንጥር ጥናት (ኬሚስትሪ) (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "15942", "contents": "የኅልውና ድንጋጤ በኅልውነት ፍልስፍና እያንዳንዱ ግለሰብ ባለው የኅልውና ነጻነት ምክንያት የሚሰማው መሰረታዊ የመንፈስ አለመረጋጋት(ፍርሃት) ነው። ለምሳሌ አንድ ሰው ከገደል ጫፍ ላይ ቢቆም ሁለት ድንጋጤወች ይጋፈጡታል፣ አንደኛው «\"ወድቄ ብከሰከስስ\"» የሚል ሲሆን ሁለተኛውና ለምንነጋገርበት ርዕስ ጠቃሚ የሆነው ደግሞ «\"ምናልባት እራሴን ብወረውርስ\"» የሚል ፍርሃቻ ናቸው ። በዚህ አጣብቂኝ ግለሰቡ \"ምንም የሚይዘኝ ነገር የለም\" ወይም ደግም \"በተፈጥሮየ እራሴን እንዳልወረውር የሚጠብቀኝ እንዲሁ በተቃራኒው እራሴን እንድወረወር የሚገፋፋኝ እድል እጣ ፈንታ የለኝም፣ ሁለቱም እራሴ በማደርገው ምርጫ የሚወሰን ነው\" የሚለውን መሰረታዊ የሰው ልጅ ነጻነት ይረዳል። ይህ የመመረጥ ሙሉ ነጻነትና የሚያስከተለው ሙሉ ሃላፊነት በሰው ልጅ ላይ ድንጋጤን ይፈጥራል። የኅልውና ድንጋጤ እንደሌሎች የፍራቻ አይነቶች ሳይሆን አብሮ ከሰው ልጅ ሙሉ የመምረጥ ነጻነት ጋር ምንጊዜም የሚገኝ ነው።"} {"id": "15960", "contents": "ሴትና ዶሮ ሳይጣላ አይውልም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሴቶች መጣላት ተፈጥሯቸው ግድ ይላቸዋል ከሚል ኋላ ቀር አስተሳሰብ የመጣ።"} {"id": "18462", "contents": "ታለቀ መቆጠብ ተሞተ መንጠብጠብ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ላለፈ ክረት ቤት አይሰራም"} {"id": "21780", "contents": "ያንበሳ ማላጅ ጋማ ይዞ ጅብን መውጋት አህያን ተጎዝጉዞ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያንበሳ ማላጅ ጋማ ይዞ ጅብን መውጋት አህያን ተጎዝጉዞ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21792", "contents": "ያንዱ ነገር ላንዱ የእንጀራ ልጁ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያንዱ ነገር ላንዱ የእንጀራ ልጁ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20892", "contents": "ዝሆን እንሆ ፍለጋው ወዴት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዝሆን እንሆ ፍለጋው ወዴት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21852", "contents": "ያገር ልጅ በምን ይማታል በኩበት ያ እንዳይሄድ ያ እንዳይሞት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያገር ልጅ በምን ይማታል በኩበት ያ እንዳይሄድ ያ እንዳይሞት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21120", "contents": "የሚያድግ ልጅ በእናቱ እጅ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሚያድግ ልጅ በእናቱ እጅ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21480", "contents": "የጎጃም አዝመራ ሽንብራ ነው አሉ እኛም እንዳንበላ ተነቀለ አሉ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የጎጃም አዝመራ ሽንብራ ነው አሉ እኛም እንዳንበላ ተነቀለ አሉ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21510", "contents": "የፈሪ በትር አስር የአማርኛ ምሳሌ ነው። የፈሪ በትር አስር የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22512", "contents": "የባሕር ወርቅ መስመስ ሕዝቦች ዴሞክራሲያዊ ድርጅት የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲ ነው። በአሁኑ ስዓት ይህንን ታሪክ በከፍተኛ ሁኔታ እንድታደስና ሌሎች ብዙ ታሪኮች እንድካተቱ እንፈልጋለን"} {"id": "21534", "contents": "የፌጦ መስሎሽ ሰናፍጭ ትቀምሽ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የፌጦ መስሎሽ ሰናፍጭ ትቀምሽ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "31986", "contents": "በሒሳብ ጥናት፣ ስብሰባ ማለት ከተሰጠ የነገሮች ስብስብ ውስጥ የተወሰኑትን መርጠን ሌላ ስብስብ የምንሰራበት መንገድ ማለት ነው። ይህ የስብሰባ መንገድ የተመረጡትንም ሆነ የቀሪውን ስብስብ ነገሮች ቅደም ተከተል ከግምት ውስጥ አያስገባም። ለምሳሌ፡ ሶስት ፍሬዎች ማለትም ትርንጎ፣ ብርቱካንና ሎሚ ቢኖሩ፣ አንድ ሰው በስንት አይነት መንገድ 2 ፍሬዎች ሊመርጥ ይችላል? መልሱ በ3 ዓይነት ነው፣ ይሄውም ትርንጎና ብርቱካን (1)፣ ትርንጎና ሎሚ (2) እና በስተመጨረሻ ብርቱካንና ሎሚ (3) ናቸው። ከሶስት የተለያዩ ነገሮች ሁለቱን በ3 አይነት መምረጥ ይቻላል ማለት ነው። ይሄ የሂሳብ ስብሰባ «መጀመሪያ ምን ተመረጠ፣ ቀጥሎስ ምን ተመረጠ» የሚለውን የቅደም ተከተል ጥያቄ አይመለክተም። ቅደም ተከተል አስፈላጊ ሆኖ ለሚገኝበት የምርጫ አይነት የሚጠቅመው የሂሳብ ጽንሰ ሐሳብ መፐወዝ(መደርደር) ይሰኛል። በአጠቃላይ መልኩ አንድ ስብስብ n አባላት ቢኖሩት፣ ከዚያ ስብስብ ውስጥ የk አባላት አሰባሰብ (ያለምንም መደገጋገምና ቅደም ተከተል) ብዛት ቀመር እንዲህ ይጻፋል፡ C n , k = ( n k ) = n ! k ! ( n − k ) ! = n ( n − 1 ) … ( n − k + 1 ) k ( k − 1 ) … 1 ,"} {"id": "32544", "contents": "የኤሌክትሪክ መጠነ እንቅፋት (ሬዚስታንስ) የሚባለው አንድ ኤሌክትሪክ አባል በውስጡ ሊያልፍ የሚሞክር የኤሌክትሪክ ጅረትን የሚያደናቅፍበት መጠን ልኬት ነው። የኤሌክትሪክ መጠነ እንቅፋት ከሰበቃ ጋር ተመሳሳይ ባህርይ አለው። የኤሌክትሪክ መጠነ እንቅፋት የተደረሰበት በ1819 ዓ፣ም በጆርጅ ኦም ሲሆን፤ በዚህ ሰው ጥናት መሰረት የአንድ ነገር ኤሌክትሪካዊ መጠነ እንቅፋት በዚያ ነገር ላይ ያለ የቮልቴጅ ለ በውስጡ የሚያልፍ ጅረት ሲካፈል ጋር እኩል ነው። በሒሳብ ቋንቋ፡ የኦም ህግ R = V I {\\displaystyle R={\\frac {V}{I}}} R የነገሩ መጠነ እንቅፋት ሲሆን የሚለካ በኦም ወይንም ohm (Ω) ነው V ነገሩን የሚሻገር ቮልቴጅ ሲሆን የሚለካውም በ ቮልት ወይንም volt (V) ነው I በነገሩ ውስጥ ሰንጥቆ ሚያልፍ የኤሌክትሪክ ጅረት ሲሆን የሚለካውም በአምፔር ወይንም amperes (A) ነው ለብዙ ቁሶችና ሁኔታዎች፣ የኤሌክትሪክ መጠነ እንቅፋት R ጸንቶ የሚቆይ ቋሚ ቁጥር ነው። ማለት በኤሌክትሪክ ጅረትና በቮልቴጅ መጠን አይቀየርም። እነዚህ ነገሮች ኦማዊ ቁሶች ይባላሉ። ይዩ የአንድ ሽቦ መጠነ እንቅፋት መጠን በርዝመቱና በስፋቱ ይወሰናል። የሽቦው ርዝመት በጨመረ ቁጥር እንቅፋቱ እየጨመረ ይሄዳል፣ በአንጻሩ ስፋቱ ሲጨምር እንቅፋቱ ይቀንሳል። ልክ ውሃ በሰፊ ቱቦ ውስጥ በቶሎ ሊሄድ እንደሚችልና፣ በረጅም ቱቦ ውስጥ ብዙ ሰበቃ ስለሚገጥመው በቀስታ እንደሚጓዝ ሁሉ። ከዚህ በተጨማሪ የሽቦው መጠነ እንቅፋት ሽቦው ከተሰራበት ዕቃ ተፈጥሮ ጋር ይዛመዳል። ስለሆነም የአንድ ሽቦን መጠነ እንቅፋት በሒሳብ ለማስላት የሚከተለው ቀመር ይጠቅማል፡ R = ρ ℓ A , {\\displaystyle R=\\rho {\\frac {\\ell }{A}},} ኤዚህ ላይ፤ ℓ {\\displaystyle \\ell } የሽቦው ርዝምት በሜትር meters [m], A የሽቦው ጎናዊ ስፋት በ ካሬ ሜትር square meters [m²], እና ρ (ግሪክ ሮ) ሽቦው የተሰራበት ቁስ ልዩ መጠነ እንቅፋት ሲሆን የሚለካውም በ ኦም-ሜተር ወይንም ohm-meters (Ω m) ነው። ምሳሌ: አንድ ከመዳብ የተሰራ ሽቦ ርዝመቱ 5 ሜትር ቢሆንና ፣ የጎን ፊቱ ሬዲየስ 2mm ቢሆን፣ እንቅፋቱ ስንት ነው?"} {"id": "40200", "contents": "1 March በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም የካቲት 22 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "6980", "contents": "1 January 684 - 31 August 684 እ.ኤ.ኣ. = 676 ዓ.ም. 1 September 684 - 31 December 684 እ.ኤ.ኣ. = 677 ዓ.ም."} {"id": "3368", "contents": "1949 አመተ ምኅረት የካቲት 27 ቀን - ጋና ነጻነት ከእንግሊዝ አገኘ። ነሐሴ 29 ቀን - የአርካንሳው አገረ ገዥ ኦርቪል ፋውበስ ጥቁር ትማሮች ከነጭ ጋራ እንዳይማሩ የክፍላገሩን ወታደሮች በሊተል ሮክ ሰበሰበ።"} {"id": "45648", "contents": "ክለብ አትሌቲኮ ሪቨር ፕሌት በሞንቴቪዴዎ፣ ኡራጓይ የሚገኝ እግር ኳስ ክለብ ነው። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "8246", "contents": "1 January 46 - 26 August 46 እ.ኤ.ኣ. = 38 ዓ.ም. 27 August 46 - 31 December 46 እ.ኤ.ኣ. = 39 ዓ.ም."} {"id": "8372", "contents": "ራቢንድራናት ታጎር ወይም «ጉሩደቭ» (7 መይ 1861 እ.ኤ.አ. – 7 ኦገስት 1941 እ.ኤ.አ. ከሕንድ አገር የበንጋልኛ ባለቅኔ፣ ጸሐፊ፣ ሙዚቀኛና ሰዓሊ ነበረ።"} {"id": "3692", "contents": "ኪንግስቶን የጃማይካ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 937,700 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 590,500 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 17°58′ ሰሜን ኬክሮስ እና 76°48′ ምዕራብ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል። የቀድሞ መቀመጫ ከተማ ፖርት ሮያል በምድር መንቀጥቀጥ በ1684 ዓ.ም. ስለ ጠፋ፣ ኪንግስቶን አዲስ ዋና ከተማ እንዲሆን በ1685 ዓ.ም. ተመሠረተ።"} {"id": "48744", "contents": "ግሬጎር መንደል (ጀርመንኛ፦ Gregor Mendel 1814-1876 ዓም) የኦስትሪያ መኖኩሴና ሥነ አትክልት ሊቅ ነበረ። እርሱ የሥነ ባህርይ (ጀነቲክስ) መሥራች ተብሏል። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "4016", "contents": "አኮንካጓ በሜንዶዛ ክፍለ ሃገር አርጀንቲና የሚገኝ በከፍታ ከአለም 2ኛ ደረጃውን የያዘ ተራራ ነው።"} {"id": "12824", "contents": "መብራት ኃይል የእግር ኳስ ክለብ በአዲስ አበባ፣ ኢትዮጵያ የሚገኝ የእግር ኳስ ክለብ ነው። የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን አባል ነው። ስታዲየሙ መብራት ኃይል ስታዲየም ነው። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "14492", "contents": "ሆድ ሆዴን የምትል ወፍ አለች ምናለች የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሆድ ሆዴን የምትል ወፍ አለች ምናለች የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "16100", "contents": "ዋጋ ከአንድ ግለሰብ ወይም ቡድን ላመጣው ዕቃ ወይም ለሰጠው ግልጋሎት በምላሹ የሚሰጥ የገንዘብ መጠን ነው። በዘመናዊዩ ኢኮኖሚ ገንዘብ ከፍተኛውን ሚና ይጫወታል። ዋጋ በዓይነት ሊከፈል እንደሚችል ይታወቃል ነገር ግን ይህ አይነቱ የአከፋፈል ዘዴ ያልተለመደ ነው። በተለምዶው ዋጋ የሚባለው ገዥ ወይም የአገልግሎት ተጠቃሚ ከሚከፍለው ይልቅ ሻጭ ወይም የአገልግሎት ሰጭ ለዕቃው ወይም አገልግሎቱ የሚጠይቀውን መጠን ነው።"} {"id": "16748", "contents": "በሙቅ ውሀ የታጠበ በሰው ገንዘብ የቸረ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ባልሰራው ስራ የሚመሰገን?"} {"id": "20750", "contents": "ወጥን የሚጨርስ መጎራረስ ሴትን የሚያስመታት መመላለስ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ወጥን የሚጨርስ መጎራረስ ሴትን የሚያስመታት መመላለስ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20792", "contents": "ውል ያዋውላል ታንኳ ያሻግራል አቧራ ያስላል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ውል ያዋውላል ታንኳ ያሻግራል አቧራ ያስላል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21062", "contents": "የመጣ ቢመጣ ከቤቴም አልወጣ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የመጣ ቢመጣ ከቤቴም አልወጣ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22286", "contents": "ካልፈላ አይገነፍል ካልተጣደ አይበስል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ካልፈላ አይገነፍል ካልተጣደ አይበስል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22292", "contents": "ካንድ ልጃገረድ ይገኛል ሁለት ዘመድ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ካንድ ልጃገረድ ይገኛል ሁለት ዘመድ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "18134", "contents": ""} {"id": "42080", "contents": "ደቡብ ዳኮታ ወይም ሳውዝ ዳኮታ (South Dakota) ከአሜሪካ 50 ክፍላገራት 1ዱ ነው።"} {"id": "43742", "contents": "ሰለሞናዊው ሥርወ-መንግሥት የኢትዮጵያ የቀድሞ ሥርወ-መንግሥት ነበረ። ሰለሞናዊው ሥርዎ መንግሥት በኢትዮጵያ 1270 አንስቶ እስከ 1966 ዓ.ም. ያለውን ጊዜ ወይም እስከ ሐይለ ሥላሤ ቀዳማዊ ንጉሠ፦ነገሥት ዘኢትዮጵያ እስከ ወደቁበት ጊዜ የሚመለከት ነው።"} {"id": "38936", "contents": "ገላና በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው። {{አቀማመጥ |align=center ገላና በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "48980", "contents": ""} {"id": "49016", "contents": "ዩኔስኮ (እንግሊዝኛ፦ UNESCO ወይም United Nations Educational, Scientific and Cultural Organization) የተመድ የትምህርት፣ የሳይንስና የባሕል ድርጅት ሲሆን 195 አባላት አሉት። (ይህ ድርጅት ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "14289", "contents": "ሁለተኛ ግፍ ልብሴን ይገፍ ጀርባዬን ይገርፍ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሁለተኛ ግፍ ልብሴን ይገፍ ጀርባዬን ይገርፍ የአማርኛ ምሳሌ ነው። በእንቅርት ላይ ጆሮ ደግፍ።"} {"id": "7143", "contents": "1 January 603 - 1 September 603 እ.ኤ.ኣ. = 595 ዓ.ም. 2 September 603 - 31 December 603 እ.ኤ.ኣ. = 596 ዓ.ም."} {"id": "7209", "contents": "ዊናራይኛ (Winaray ወይም Waray) በፊልፒንስ በ3 ሚሊዮን ያሕል ሕዝብ የሚናገር ቋንቋ ነው። - ኡሳ - ዱሃ - ቱሎ - ኡፓት - ሊማ - ኡኖም - ፒቶ - ዋሎ - ሲያም - ናፑሎ መልካም ጥዋት (ቀጥር / ከሰዓት በኋላ / ምሽት): ማውፓይ ንጋ አጋ (ኡድቶ / ኩሎፕ / ጋብ-ኢ) ዊናራይኛ ትችላለህ? : ናካካኢንቲንዲ / ናሳቡት ካ ሂን ዊናራይ? አመሰግናለሁ : ሳላማት እወድሃለሁ : ሂኒሂጉግማ ኮ ኢካው ከየት ነዎት? : ታጋ ዲይን ካ? ይህ ስንት ነው? : ታግ ፒራ ኢኒ? አይገባኝም : ዲሪ አኮ ናካካኢንቲንዲ እኔ እንጃ : ዲሪ አኮ ማአራም ምን : አኖ ማን : ሂን-ኦ የት : ሃይን መቼ (ወደፊት): ሳን-ኦ መቼ (ሀላፊ) : ካካን-ኦ ለምን : ካይ-አኖ አዎ : ኦ አይደለም : ዲረ እዚያ: አድቶ እዚህ: ዲዲ ሌሊት : ጋብ-ኢ ቀን: አድላው ጥሩ: ኡፓይ የዊናራይኛ ውክፔዲያ አለ!"} {"id": "7215", "contents": "1 January 568 - 30 August 568 እ.ኤ.ኣ. = 560 ዓ.ም. 31 August 568 - 31 December 568 እ.ኤ.ኣ. = 561 ዓ.ም."} {"id": "8559", "contents": "ኬቮርክ ናልባንድያን ትውልዳቸው አርመናዊ ሲሆን አርባ ልጆች ከሚባሉት እና ቀዳማዊ ኃይለ ስላሴ ወደ ኢትዮጵያ ካመጡዋቸው ልጆች ጋር የሙዚቃ ጓዱ መሪ በመሆን የመጡ ናቸው። ጎንደሬው ገብረማርያም እሺ ነገ አቶ ማናለ እረኛው ተፈሪ የሺ ዱቼ አብዮታውያን [1] \"History of Ethiopian Theater\" በዮናስ ሃይለመስቀል. ፌብሩዋሪ 20 ቀን 2007 ታይቷል። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "10575", "contents": "ብርሃኑ ዘሪሁን ከኢትዮጵያውያን ደራሲያንና አንጋፋ እውቅ ጋዜጠኞች አንዱ ነው። በደርግ ዘመን እስርና እንግልት የተፈራረቁበት፣ መራራውን የዘመኑን ሥርዓትና ሳንሱር የታገለ ጀግና ነበር። ብርሃኑ ከአሥር በላይ መጻሕፍትን ጽፏል። ከነዚያም መሀል ታዋቂዎቹ ታሪካዊ ልብ ወለዶች፣ «የታንጕት ምስጢር» «ማዕበል ያብዮት ዋዜማ፣ መባቻና ማግስት»፣ የቴዎድሮስ እምባ፣ ጨረቃ ስትወጣ፣ አማኑዔል ደርሶ መልስ፣ ይገኙበታል። ባልቻ አባነፍሶ፣ ጣጠኛው ተዋንያንና ሌሎችንም ድንቅ ተውኔቶችንም ደርሶ አልፏል።"} {"id": "10761", "contents": "በርጫ በአጠቃላይ የጫት መቃምን ስነ-ሥርዓት ያጠቃልላል። በርጫ ሲጀመር በፈጣሪ ምስጋና ይከፈትና፡ ወደ ጫት የመቃሙ ሂደት ይገባል። የዘወትር ቃሚዎች ለመቃም ትንሽ ሲቀራቸው ጀምሮ እስከ መጀመሪያው የጫት ጉርሻ ባሉት ሰዓታት ውስጥ ድምፃቸውን የማጉላት፣ እርስበእርስ የመተራረብ፣ አልፎ አልፎም የመሳደብና የመጣላት ባሕሪ ይታይባቸዋል። የሙዚቃ ምርጫቸውም ሞቅ ያለ ነው በዚህ ስዓት። ሁለተኛው የበርጫ ክፍለ ጊዘ ቁምነገርም ሆን አልሆነ፡ በተጀመረው አርዕስት ላይ ጥልቀት ያለው ውይይትና ክርክር በማድረግና ኃሣብ የማመንጫትና የማብራራት በቃሚዎች ላይ ይታያል። ሦስተኛውና የመጨረሻው ክፍል ዝምታ የሰፈነበት የምርቃና ክፍለ ጊዘ ሲሆን በዚህም ወቅት ቃሚዎች ረብሻ አይፈልጉም። በግል ኃሣባቸው የመዋጥ፣ የማንበብ ወይም ጸጉር የመጠቅለል፣ የጫት እንጨት የመስባበርና ወዘተ ድግግም ነገሮችን የሚስሩበት ወቅት ነው።"} {"id": "14877", "contents": "ለሴት ምስጢር ማውራት በወንፊት መቅዳት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሴቶች ማውራት ይወዳሉ ከሚል የቆየ ስቴርዮታይፕ የመጣ ይመስላል።"} {"id": "14979", "contents": "ለኮ መሳቢያ ወፍጮ ማላሚያ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "13863", "contents": ""} {"id": "12765", "contents": "የኮምፒዩተር(መንሰላስል) ምህንድስና የኤሌክትሪክና እና የኤሌክትሮኒክስ ምህንድስናን ከኮምፒዩተር ሳይንስ ጋር አዋህዶ የሚያጠና የእውቀት ዘርፍ ነው ። የኮምፒውተር መሃንዲሶች ብዙ ጊዜ የኤሌክትሮኒክስ ምህንድስናን፣ የሶፍትዌር እቅድና የተጨባጭ እና የማይጨበጥ የኮምፒውተር ክፍል ውህደት በማጠቃለል ያጠናሉ። እነዚህ መሃንዲሶች በብዙ አይነት የማንሰላሰል (ኮምፒውቲንግ) ስራ ላይ ይሳተፋሉ። ለምሳሌ በማይክሮፕሮሰሰር፣ በግል መንሰላስል (ኮምፒውተር) እና በታላላቆቹ መንሰላስሎች (ሱፐር ኮምፒውተሮች) ትልም ላይ ዋና ተዋንያን ናቸው። አልፎም ተርፎም በነዚህ ኮምፒወተሮች የሽቦወች ዑደት (ሰርኪዩት ዲዛይን) አቅድ አወጣጥ ሳይቀር ይሳተፋሉ። በዚህ ምክንያት የዚህ እውቀት ዘርፍ ተሳታፊወች አጠቃላይ የመንሰላስል ስርአት አካሄድን ብቻ ሳይሆን እንዴት መንሰላስሎች እርስ በርሳቸው እንደሚዋሃዱ ሁሉ ጥናት ያካሂዳሉ። የመንሰላስል መሃንዲስ አብዛኛው ስራው የሚመለከተው 1) ሶፍትዌርና ፊርምዌር ለታቃፊ ማይክሮኮንትሮለሮች መጻፍ 2) VLSI የተሰኙትን የኮምፒውተር አካል ቁራጮች እቅድ መንደፍ 3) አናሎግ የስሜት ህዋሳትን መተለም 4) በቀጥተኛ እና በተርገብጋቢ ኤሌክትሪክ የሚሰሩ የተደባለቁ የሽቦ ዑደቶችን መዘየድ 5) ከዚያም ተርፎ የኮምፒውተር ኦፕሬቲንግ ስርዓትን መጻፍና መተለምን ያጠቃልላሉ። የመንሰላስል መሃንዲሶች ከላይ በጠቀስናቸው ጥናቶች ስለሚሳተፉ የሮቦት ምህንድስናና ተመሳሳይ ቴክኖሎጂወች ላይ ከፍተኛ ተሳትፎ ማሳየት ይችላሉ። በአሜሪካን አገር የመጀመሪያው ህጋዊ እውቅና ያገኘ የኮምፒውተር ምህንድስና ዲግሪ ትምህርት የተሰጠው በ Case Western Reserve University በ1971 እ.ኤ.አ. ነው። ከጥቅምት 2004 እ.ኤ.አ ጀምሮ በአሜሪካ ውስጥ 170 የኮምፒውተር ምህንድስና ትምህርት የሚሰጡ ህጋዊ እውቅና የተሰጣቸው የትምህርት ቤቶች አሉ። ይህ የሆነበት ምክንያት ከምንጊዜም የበለጠ ከኮምፒውተር መሃንዲሶች የሚጠበቀው የስራ ተዋጾ እያደገ በመሄዱ ድሮ በሶፍትዌር መሃንዲሶች ወይም በኤሌክትሮኒክስ መሃንዲሶች የሚከናወኑት ስራወች መጠናቸው እየሰፋና በተወሰኑ የእውቀት ዘርፍ ባተኮሩ ጠበብት ብቻ የሚከናወኑ እየሆኑ በመሄዳቸው ነው። ኮምፒውተር ምህንድስና እንደ ኤሌክትሮኒክስ ምህንድስና የቀጥተኛና ተርገብጋቢ ኤሌክትሪክ ሽቦ ዑደት ትልም ያጠናል። እንደ ሌሎቹ የምህንድስና ትምህርቶች ከተማሪው ጠለቅ ያለ የሳይንስና የሒሳብ እውቀትን ይጠይቃል። የኮምፒውተር ትልምና ጥቅም በጣም ሰፊ እየሆነ በመሄዱ አብዛኞቹ የክፍተኛ ትምህርት ተቆአማት ባሁኑ ጊዜ በጁኒየርና በሲኒየር የዩኒቨርሲቲ ቆይታቸው ባንድ በተወሰነ ርእስ ዙሪያ እንዲያተኩሩ ይመክራሉ። የIEEE/ACM Curriclum Guidlines እንደሚያመለክተው ዋና የኮምፒውተር ምህንድስና ክፍሎች በነዚ ይክፈላሉ ."} {"id": "21381", "contents": "የቸገረው እርጉዝ ያገባል ስትወልድበት ገደል ይገባል የባሰበት እመጫቷን የአማርኛ ምሳሌ ነው። የቸገረው እርጉዝ ያገባል ስትወልድበት ገደል ይገባል የባሰበት እመጫቷን የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21387", "contents": "የነቶሎ ቶሎ ቤት ዘበኛው ቶሎሳ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የነቶሎ ቶሎ ቤት ዘበኛው ቶሎሳ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21417", "contents": "የእብድ ገላጋይ ድንጋይ ያቀብላል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የእብድ ገላጋይ ድንጋይ ያቀብላል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "15927", "contents": ""} {"id": "18471", "contents": "ታረጁ ወዲያ ጎፈሬ አዝመራ የሳተው ገበሬ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "44595", "contents": "ኦሞአዊ ወይም ኦሞቲክ ቋንቋዎች የአፍሮኤሲያዊ ዝርያ ቅርንጫፍና በደቡብ ምዕረብ ኢትዮጵያ የሚነገሩ ናቸው። (ይህ ቋንቋ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "48501", "contents": "የፕላቶ አካዳሚ (ግሪክኛ፦ አካዴሚያ፣ ሄካዴሚያ) በአቴና፣ ግሪክ አገር በፕላቶ የተመሠረተ ጥንታዊ የከፍተኛ ትምህርት ቤት ተቋም ነበር። ከ395 እስከ 94 ዓክልበ. እና እንደገና ከ402-521 ዓም ቆየ። ቦታው በአቴና ከተማ በቅዱስ የወይራ ደን አጠገብ ነበረ። ግሪካዊ ፈላስፎች በፕላቶ መኖሪያ ይሰብስቡ ጀመር። እንደ ዘመናዊ ትምህርት ቤት አስተማሪና ተማሮች ተለይተው ሳይሆን፣ ከፍተኛ እና ታቸኛ አባላት ነበሩ። ሴቶች አባላትም ነበሩ። ትምህርቱ በጥያቄና መልስ ይካሄድ ነበር። በተቋሙ ውስጥ ከተማሩት ጥናቶች መካከል በተለይ ፍልስፍና፣ ሥነ ቁጥር፣ ሥነ ፈለክ ነበሩ። በመግቢያ ላይ «ከጂዎሜትሪ ተመራማሪዎች በቀር ማንም አይግባ» የሚል መፈክር እንደ ተለጠፈ ተብሏል። አሪስጣጣሊስ ከ375 እስከ 355 ዓክልበ. በዚያ አባል ነበረ፣ ከዚያ የራሱን ትምህርት ቤት ፔሪፓቶስን በሊሲየም ጀመረ። ፕላቶ በ355 አክልበ. አረፈና እስከ 274 ዓክልበ. ድረስ የነበሩት አስተዳዳሪዎች ከፕላቶ ፍልስፍና በላይ ምንም ይፋዊ ርዕዮተ አለም አላስተማሩም። በ274 ዓክልበ. አርቄሲላዎስ ዋና አስተዳዳሪ ሆነና ተቋሙ ያስተማረው ርዕዮተ አለም «ትምህርታዊ ተጠራጣሪነት» ሆነ። በዚህ ፍልስፍና ዘንድ፣ ፍፁም እውነትን ማወቅ አይቻልም። በ94 ዓክልበ."} {"id": "48525", "contents": "ናጋርጁነኮርንደ በአሁኑ አንድረ ፕረደሽ፣ ሕንድ ምናልባት ከ90 እስከ 340 ዓም ግድም ድረስ የቆየ ቪሃረ ወይም የቡዲስም ገዳም፣ መቅደስና ከፍተኛ ትምህርት ተቋም ነበር። ዛሬ የሚታወቀው በተለይ ከሥነ ቅርስ ፍርስራሽ ነው። የስሙ ትርጉም የናጋርጁነ ኮረብታ (ቴሉጉኛ፦ ኮርንደ) ነው። ናጋርጁነ የመሃያነ ቡዲስም ወገን ዋና ፈላስፋ ነበር። እርሱም በልማድ መሠረት በዚያው ቦታ ምናልባት እስከ 240 ዓም ገደማ ይኖርና ፍልስፍናውን ያስተምር ነበር። ይህ በስነ ቅርስ ገና አልተረጋገጠም። አሁን ከስነ ቅርስ እንደሚታወቅ፣ የቦታው ስም በዚያን ጊዜ «ቪጃየፑሪ» ተባለ፤ «ናጋርጁነኮርንደ» የሚለውም ስም በኋላ ከመካከለኛው ዘመን ተሰጠው። ተቋሙ በሳተቫሀነ ሥርወ መንግሥት እንደ ተሠራ ይታስባል። ከሳተቫሀነ ንጉሥ ጋውታሚፑትራ ሳታካርኒ ስድስተኛው አመተ መንግሥት (90-100 ዓም ግድም) የሆነ ጽሁፍ ተገኝቷል። ከሳተቨሀነዎች ቀጥሎ በነገሠው አንድረ ኢክሽቫኩ ሥርወ መንግሥት ዘመን (217-317 ዓም ያህል)፣ ቪጃየፑሪ ዋና ከተማቸው ሆነ። ይሁንና እነዚህ ነገሥታት ሁሉ በእኩልነት የቡዲስምና የሂንዱኢዝም ደጋፊዎች ነበሩ እንጂ ሁላቸው የቡዲስም አባላት አልሆኑም። በቦታውም የሂንዱ ህንጾች ደግሞ ተከሉ። በ3ኛው ክፍለ ዘመን ዓም ብዙ ገዳሞች የተገኙበት ዝነኛ ተቋም ሆነ። ተማሮች ከመላው ሕንድ ወይም ከስሪ ላንካ ወይም ከቻይና ይደርሱ ነበር። ከአንድረ ኢክሽቫኩዎች በኋላ፣ ተቋሙ በካዳምባ ሥርወ መንግሥት ንጉስ መዩረሸርመ እጅ 340 ዓም ግድም እንደ ጠፋ ይታስባል። በ1500 ዓም አካባቢ ሥፍራው «ናጋርጁነኮርንደ» ተብሎ እንደ አምባ ተጠቀመ።"} {"id": "3721", "contents": "ፓሊኪር ከ1981 ዓ.ም. ጀምሮ የማይክሮኔዥያ ተባባሪ ክፍላገሮች ዋና ከተማ ነው። በ1981 የመንግሥት መቀመጫ ወደ ፓሊኪር ከኮሎኒያ ተዛወረና። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 4,645 ሆኖ (በ1997 ዓ.ም.) ይገመታል። ከተማው ፖህንፐይ በተባለ ደሴት ላይ 6°55′ ሰሜን ኬክሮስ እና 158°9′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል።"} {"id": "49893", "contents": "ኡላም-ቡርያሽ ከ1463 እስከ 1447 ዓክልበ. ግድም ድረስ የባቢሎን (ካራንዱኒያሽ) ካሣዊ ንጉሥ ነበረ። የ1 ቡርና-ቡርያሽ ልጅና የወንድሙ የ3 ካሽቲሊያሽ ተከታይ ነበር። «የቀድመኞች ነገሥታት ዜና መዋዕል» (ABC 20) በተባለው ሰነድ እንዲህ ይላል፦ ኤዓ-ጋሚል፣ የባሕር ምድር ንጉሥ፣ ወደ ኤላም ሸሸ። ከሄደ በኋላ፣ ኡላም-ቡርያሽ፣ የካሽቲሊያሽ ወንድም፣ ካሣዊው፣ ሥራዊትን ሰብስቦ የባሕር ምድርን ያዘ። የሐገሩ ጌታ ሆነ። ሆኖም ከዚህ በኋላ የካሽቲሊያሽ ልጅ 3 አጉም ደግሞ በባሕር ምድር ላይ እንደ ዘመተ ስለሚለን፣ ኹኔታው በሙሉ ግልጽ አይደለም። ኡላም ቡርያሽ በባቢሎን ከወንድሙ ቀጥሎ እና ከአጉም በፊት እንደ ገዛ ይታስባል፤ ሆኖም ከዚህ በቀር የታወቀው በባቢሎን በተገኘ የዳዮሪቴ ዱላ ራስ ላይ በተቀረጸው ጽሑፍ «ኡላም-ቡርያሽ፣ የባሕር ምድር ንጉሥ» ነው። ስለዚህ ምናልባት ኡላም-ቡርያሽ በባቢሎን እንዳልነገሠና አጉም የአባቱን ግዛት ወርሶ በአጎቱ ላይ የዘመተው እንደ ሆነ ይቻላል። ከዚህ በቀር በአንድ ትልቅ መቃብር በአርሜኒያ በደብረ አራራት ሸለቆ፣ «፩ ሰቀል፤ ኡላም-ቡርያሽ የቡርና-ቡርያሽ ልጅ» በኩኔይፎርም የሚል የጓጉንቸር ቅርጽ ክብደት ተገኝቷል። ይህ መቃብር ብዙ የሰዎችና የእንስሶች መሥዋዕት ስለነበሩበት የበጣም ትልቅ ሰው መሆን አለበት፤ ካሣውያን እራሳቸው እስከ አርሜኒያ ድረስ እንዳልገዙ እርግጥኛ ነው። የባሕር ምድር ከያዙ በኋላ ከአሦር ጠረፍ ደቡብ በመስጴጦምያ ያለውን ሁሉ ገዝተው ነበር።"} {"id": "49413", "contents": "መርሆተፕሬ ኢኒ ግብጽ በ2ኛው ጨለማ ዘመን (13ኛው ሥርወ መንግሥት) ምናልባት ከ1661 እስከ 1659 ዓክልበ. ግድም ድረስ የገዛ ፈርዖን ነበረ። ስለ ፈርዖን ኢኒ ብዙ አይታወቅም። የቶሪኖ ቀኖና በተባለው ዝርዝር ዘንድ፣ ዘመኑ ለ፪ ዓመታትና ፫ ወር፣ ፱ ቀን ብቻ ቆየ። ዘመኑ አጭር ቢሆንም ስሙ በአንድ ጥንዚዛና በአንድ ጋን ክዳን ላይ ተገኝቷል። ደግሞ በአንድ ጽላት ላይ («የካይሮ ፍትሓዊ ጽላት») ከፈርዖን ነቢሪራው 1ኛ ዓመት (1635 ዓክልበ.) ሲሆን አያመሩ የተባለ መኮንን የኤል-ካብ አገረ ገዥ በመርሆተፕሬ 1ኛ አመት (1661 ዓክልበ.) እንደ ተሾመ ይጠቅሳል። በዚሁም ዘመን ዋና ከተማው እጅታዊ ተተወ፣ ኢኒ የጤቤስ አካባቢ ገዥ ብቻ እንጂ የመላውን ግብጽ ፈርዖን እንደ ነበር አይመስልም። የዚህ ምክንያት የግብጽ ሃይል እጅግ ተደክሞ ሂክሶስ የተባለው አሞራዊ ወገን በዚያን ጊዜ በስሜን ወረራ ስላደረገ ነው። K.S.B. Ryholt: The Political Situation in Egypt during the Second Intermediate Period, c. 1800 – 1550 BC, Carsten Niebuhr Institute Publications, vol. 20. Copenhagen: Museum Tusculanum Press, 1997 (እንግሊዝኛ)"} {"id": "49959", "contents": "ከእግዚአብሔር መንግሥት በቀር የፍጡር መንግሥት ሁሉ አንዱ ከአንዱ የማይበልጥ ሥራ የለውም፡፡ ነገር ግን በምድር ላይ ኃይለኛ የሆነው መንግሥት ምንም በደል የሌለበትን የሌላውን መንግሥት ሕዝብ ለማጥፋት የሚገባው መስሎት በተነሳበት ጊዜ ተጠቂው ወገን ለመንግሥታት ማኅበር የተበደለውን የሚያቀርብበት ሰዓት ነው፡፡ እግዚአብሔር ታሪክ ለምትሰጡት ፍርድ ለመንግሥት ማኅበርም ምስክር ሆነው ይመለከታሉ"} {"id": "8767", "contents": "ሲኒማ ፊልም የሚታይበት ቦታ ነው። አንዳንዴ ደግሞ ፊልም እራሱ 'ሲኒማ' ይባላል። ሲኒማ በኢትዮጵያበተለይ በአዲስ አበባ ከተማ ሲኒማ ቤቶች እየተስፋፋ ይገኛል። ለዚህም ዋነኛ ምክንያት ተብሎ የሚጠቀሰው ባለሃብቶች ፊታቸውን ወደ ኪነ-ጥበብ ማዞራቸው ሃብታቸውን ገንዘባቸውን ኪነ-ጥበብ ላይ ማዋላቸው እንዲሁም ብዛት ያላቸው ባለሙያዎች በከተማዋ ውስጠው መገኘታቸው ሲኒማው እንዲያድግ አስተዋፅኦ አድርጓል።"} {"id": "13717", "contents": "ጋዜጠኛው አረፋይኔ ሀጎስ ስለ አለቃ ገብረ ሃና መጽሀፍ ጽፏል። ታዲያ አለቃ ከአጼ ተዎድሮስ ጊዜ ጀመሮ የነበሩ የቤተክርስቲያን ምሁር እንደሆኑ ነው መጽሀፉ የሚያወራው። ከጊዜው ቀልዳቸው አንዱ እንዲህ ይላል። በአጼ ተዎድሮስ ቤተመንግስት ሀድጎ የሚባል ባለሟል ነበረ ታዲያ ምንም እንኳን ንጉሱ ቀልድ የማያውቁ ኮስታራ ቢሆኑም አለቃ ግን መኮመኪያ ምክንያት አላጡም። እናም ሀድጎን ባገኙት ጊዜ ሁሉ አድጊ ብለው ነበር አሉ የሚጠሩት። አህያ ለማለት። ሀድጎም መረረውና ጃንሆይ ዘንድ ከሰሳቸው።. ንጉሱ አለቃን አስጠርተው ለምን ሀድጊ እያሉ እንደሚሳደቡ ቢጠይቋቸው አይ ጃንሆይ እኔ «አህያ ሸራህያ» እያልኩ ስጸልይ ሰምቶኝ እንጂ አልሰደብኩትም ብለው በብልሀት አመለጡ።"} {"id": "13855", "contents": "ቫስኮ ደጋማ (1469 - 1524) ታዋቂ የጥንቱ ፖርቹጋል ተጓዥ ሲሆን የአፍሪካን ጠረፍ በማካለል ለመጀምሪያ ጊዜ ከአውሮፓ ወደ ህንድ በቀጥታ በመርከብ የተጓዘ፣ እንዲሁም ለተወሰነ ጊዜ የፖርቹጋል-ህንድ ተብሎ የሚታወቀን ክፍል በቭሶሪ መዕረግ ያስተዳደረ ግለሰብ ነው። ልጁም ክሪስታቮ ደጋማ ከኢትዮጵያውያን ጋር በመሆን፣ በተለይ ንግስት ሰብለ ወንጌል (የልብነ ድንግል ሚስት)፣ ግራኝ አህመድን በዋጋት ይታወቃል። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "15157", "contents": "ለጉንዳን ደም የለው ለገንዘብ ቤት የለው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "15997", "contents": "ስጋው ያሳማ እንኳን ለበላው ለሰማው ገማ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የአሳማን ስጋ የሚያንቋሽሽ"} {"id": "16525", "contents": "ቀስ በቀስ አባይም ዝናብ ይሆናል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20509", "contents": "እየፈጩ ጥሬ የአማርኛ ምሳሌ ነው። እየፈጩ ጥሬ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20737", "contents": "ወይኖ አረሰው ወይኖ ጎረሰው የአማርኛ ምሳሌ ነው። ወይኖ አረሰው ወይኖ ጎረሰው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "43549", "contents": "ሻር-ካሊ-ሻሪ (አካድኛ፦ «ንጉሥ-ሁሉ-ነገስታት»፣ «የነገስታት ሁሉ ንጉሥ») ከ2030 እስከ 2013 ዓክልበ. ግድም ድረስ (ኡልትራ አጭር አቆጣጠር) የአካድ ንጉሥ ነበረ። የናራም-ሲን ልጅና ተከታይ ነበር። የሱመር ነገሥታት ዝርዝር ቅጂዎች ለ24 ወይም 25 ዓመታት እንደ ገዛ ሲሉ፣ በሥነ ቅርስ ከዘመኑ በተገኙት ሰነዶች 18 የዓመት ስሞች ብቻ ይታወቃሉ። የአከታተላቸው ቀደም-ተከተል ግን አይታወቅም። ከነዚህ መካከል አንዳንድ ስለ ዘመቻዎቹ ናቸው፦ «ሻርካሊሻሪ በአሙሩ ላይ በባሳን ያሸነፈበት ዓመት» «ሻርካሊሻሪ በውግያ ከአክሻክ ፊት ተዋግቶ ኤላምንና ዘሃራን ድል ያደረገበት ዓመት» «ቀንበሩ በጉቲዩም ላይ የተገደደበት ዓመት» «ሻርካሊሻሪ የጣኦታት ቤተ መቅደስ በባቢሎን ሠርቶ የጉቲዩም ንጉሥ ሻርላግን የማረከበት ዓመት» ከሻርካሊሻሪ ዘመን ቀጥሎ የአከታተል ቀውስ እንደ ተነሣ ይመስላል። የሱመራዊ ነገስታት ዝርዝር «ከዚያስ ማን ንጉሥ ነበረ? ማን ንጉሥ አልነበረም!» በማለት ሁኔታውን ይመስክርልናል። አራት ሰዎች - ኢርጊጊ፣ ኢሚ፣ ናኑም እና ኢሉሉ ለ፫ ዓመታት ለአካድ ዘውድ እንደ ተወዳደሩ ይላል። ከዚያም ንጉሥ ዱዱ እና ልጁ ሹዱሩል ይጠቀሳሉ። በዚያው ዘመን የአካድ ኃይል ቶሎ ደክሞ ጠላቶቹ ጉታውያን ያስቸግሩት ጀመር።"} {"id": "44677", "contents": "ላዚዮ ስፖርት ማህበር (ጣልያንኛ፦ Società Sportiva Lazio) በኢጣልያ የሚገኝ መቀመጫውን በሮማ ያደረገ የስፖርት ክለብ ነው። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "15580", "contents": "ሲያደርጉ አይታ ዶሮም ጡት መያዣ ገዛች የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሲሉ ሰምታ ዶሮ ታንቃ ሞተች"} {"id": "51391", "contents": "Gunay Aliyeva (መለጠፊያ:DVTY) — ሐኪሙ የ የቀዶ ጥገና ሐኪም - ኦፍታልሞሎጂስት አባል ነው ፣ ቱርክ የአይን ሐኪሞች ማህበር ፡፡ በአሜሪካ የአይን ህክምና ባለሙያዎች አካዳሚ (ኤአኦ) እና በካሊፎርኒያ ዩኒቨርሲቲ ሎስ አንጀለስ የስራ ልምምዶች አሉት ፡ ^ \"GÜNAY ƏLİYEVA, OFTALMOLOQ-CƏRRAH, OFTALMOLOQ-CƏRRAH DR. GÜNAY ƏLİYEVA\". gencaile.az (2018-08-02). በ2021-04-03 የተወሰደ."} {"id": "51439", "contents": "ስስውዕዕዕጭውጭጥኽኽብብክ፡ግጥጵዕዝችፅዥ የግል ኽኽውቭቭውክኽ ብዛት ቦታ ቅጂ ውድድር ውድድር ውድድር ውይይት በኩል ገጽ ጋር ግጭት ካለ በቶሎ"} {"id": "9004", "contents": "ኤችአይቪ ቫይረስ የሰውነትን የበሽታ መከላከያ በተለይ የነጭ ደም ሴሎችን (ህዋሳትን) በማጥቃት በቀላሉ ሰውነት ለበሽታ እንዲጋለጥ የሚያደርግ ቫይረስ ነው። ኤችአይቪ ያለባቸው ሰዎች የበሽታው ምልክት ሳይታይባቸው ለብዙ ዓመታት መኖር ይችላሉ። ቫይረሱ በሰውነታ ውስጥ እስከ አስር ዓመት በመቆየት ምንም ሳይታውቅ እና ምንም አይነት የህመም ምልክት ሳይታይበት በመኖር እና አለማውቅ ከአንድ ሰው ወደሌላ ሰው ሊተላለፍ የሚችል አደገኛ ቫይረስ ነው። ኤችአይቪ የሚያጠቃው የሰውነት የነጭ የደም ሴሎችን የሰውነት የበሽታ የመከላከያ ተቁዋማትን ነው። የሲዲፎር በመባል የሚታውቀውን የሰውነት የነጭ የደም ሴል ቁጥሩን (cd4 count) ከ 200 በታች በማድረግ የቫይረሱ መጠን በደም ውስጥ እንዲጨምር በማድረግ ለሕይወት ኣደገኛ እና ምቹ ጊዜ ተባቂ በመባል የሚታውቁትን በሸታዎች (ኦፓርቹንስቲክ ኢንፈክሽስ Opportunistic infections) OIs."} {"id": "16588", "contents": "ቀድሞ የሸተውን ወፍ ይበላዋል ቀድሞ የሚናገረውን ሰው ይጠላዋል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ቀድሞ የሸተውን ወፍ ይበላዋል ቀድሞ የተናገረውን ሰው ይጠላዋል"} {"id": "17662", "contents": "ክረምት'፤ ስርወ ቃሉ ከርም፤ ከረመ ካለው የግእዝ ቃል ሲሆን ትርጉሙም ወርኃ ዝናም፣ ወርኃ ነጎድጓድ፣ ዘመነ ባሕር፣ ዘመነ አፍላግ፣ ዘመነ ጠል፣ ዘመነ ደመና፣ ዘመነ መብረቅ ማለት ነው። የክረምት ወቅት ከሰኔ ፳፮ ቀን ጀምሮ እስከ መስከረም ፳፭ ቀን ድረስ ነው። \"ደምፀ እገሪሁ ለዝናብ ሶቦ ይዘንብ ዝናብ ይትፌስሑ ነዳያን ደምፀ እገሪሁ ለዝናብ ሶበ ይዘንብ ዝናብ ይፀግቡ ርሁባን\" (ሲተረጐም) የዝናብ ኮቴ ተሰማ፤ ዝናብ በዘነበ ጊዜ ነዳያን ይደሰታሉ፤ የተጠሙ የተራቡ ይጠግባሉ፡፡ http://www.eotcmk.org/site/index.php?option=com_content&task=view&id=46&Itemid=1 http://www.ethiopianreporter.com"} {"id": "17236", "contents": "ወጥመዳዊ ኩኔትን የሚያሳይ፣ የሆነን ነገር ወዶ ግን የሚያመጣውን መዘዝ ሲጠሉ የሚያሳይ"} {"id": "9988", "contents": "ደራሲ በዓሉ ግርማ በኢላባቡር ክፍለ ሀገር ሱጴ በምትባል ሥፍራ በ1928 ዓ.ም. ተወለዱ። ዕድሜያቸው ለትምህርት ሲደርስ የአንደኛ ደረጃ ትምህርታቸውን በልዕልት ዘነበወርቅ ትምሕርት ቤት ፤ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን ደግሞ በጄኔራል ዊንጌት ትምህርት ቤት አጠናቀዋል። ከዚያም በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በፖሊቲካል ሳይንስ እና ኢንተርናሽናል ሪሌሽንስ የ ቢ.ኤ. ዲግሪ ያገኙ ሲሆን፤ በዚሁ ተመሳሳይ መስክ ከአውሮፓ የማስተርስ ዲግሪያቸውን አግኝተዋል። ደራሲ በዓሉ ግርማ በተለይ በልብ ወለድ እና በፈጠራ የሥነ ጽሑፍ ሥራዎች ከታወቁት የኢትዮጵያ የዘመኑ ደራሲዎች መካከል ተወዳጅነትና ዝናን ያተረፉ ዕውቅ ደራሲ ነበሩ። ከጻፏቸው በርካታ ድርሰቶቻቸው ውስጥ «ከአድማስ ባሻገር» የተሰኘው መጽሐፋቸው በሩስኛ ቋንቋ ተተርጉሞ በቀድሞዋ የሶቪየት ሶሽያሊስት ሪፑብሊኮች ኅብረት ቀርቧል። በተጨማሪም በጋዜጠኝነት ሙያም ስማቸውን ያስጠሩ፤ ሙያቸውንም ያስከበሩ ደራሲ ነበሩ። «የዛሬይቱ ኢትዮጵያ» ጋዜጣ፤ የመነን መጽሔት፤ የአዲስ ረፖርተር መጽሔት፤ የአዲስ ዘመን ጋዜጣ ዋና አዘጋጅ በመሆን ከመሥራታቸውም ባሻገር፤ ብዙ ወጣት ጋዜጦችን ለማፍራት ጥረት አድርገዋል። አዲስ ሪፖርተር የተባለውን መጽሔትም ደረጃው ከፍ እንዲልና በዓለም አቀፍ ደረጃ እንዲገመገም አድርገዋል። በጋዜጠኝነት ሙያቸው በኢትዮጵያ ራዲዮ ሠርተዋል። ደራሲ በዓሉ ግርማ ለኢትዮጵያ ሥነ ጽሑፍ ከፍተኛ አስተዋጽኦ ያበረከቱና ብዙ ሥራዎችን ያቀረቡ ሲሆን፤ የመጨረሻው መጽሐፋቸው «ኦሮማይ» በመባል ይታወቃል። ይኼውም መጽሐፍ በወቅቱ በነበረው የደርግ መንግሥት ሊደገፍ ባለመቻሉ በ1976 ዓ.ም. ለደራሲው ሕይወት መጥፋት መንስኤ ሊሆን በቅቷል። ከአድማስ ባሻገርየህ የኅሊና ደወል የቀይ ኮከብ ጥሪ ሐዲስ ደራሲው ኦሮማይ http://www.nale.gov.et/National%20Bibliography/BIBLIO.%20OF%20ETHIOPIAN%20WRITERS%20.pdf http://carpediemethiopia.blogspot.com/2007/01/bealu-girma-now-at-this-moment_30.html የአቶ በዓሉ ግርማ ፎቶ ከ \"ደራሲው\" መጽሐፋቸው የተወሰደ ^ ብሔራዊ ቢብሎግራፊ (የደራሲያን አጭር የሕይወት ታሪክ) 1998 ዓ.ም."} {"id": "21052", "contents": "የመከራ ሌሊት አያልቅም የአማርኛ ምሳሌ ነው። የመከራ ሌሊት አያልቅም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20812", "contents": "ዘመን የወለደው ንጉስ የወደደው የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዘመን የወለደው ንጉስ የወደደው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20896", "contents": "ዝሆንም ለሆዱ ድምቢጥም ለሆዱ ወደ ወንዝ ወረዱ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዝሆንም ለሆዱ ድምቢጥም ለሆዱ ወደ ወንዝ ወረዱ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21292", "contents": "የሰው አገሩ ምግባሩ የከብት አገሩ ሳሩ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሰው አገሩ ምግባሩ የከብት አገሩ ሳሩ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21808", "contents": "ያኮረፈ ምሳው እራቱ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያኮረፈ ምሳው እራቱ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21310", "contents": "የሴት አመዳም የአህያ ሆዳም የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሴት አመዳም የአህያ ሆዳም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ታዬ ደንደኣ ብዙ ነው የምበላው!"} {"id": "21856", "contents": "ያገር እድር ጦም ያሳድር የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያገር እድር ጦም ያሳድር የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21358", "contents": "የባእድ ፍቅር የውሀ ጌጥ አንድ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው። የባእድ ፍቅር የውሀ ጌጥ አንድ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21910", "contents": "ይሰጡኛል ብሎ ከሰጠ ቆጥቦ የበላ በለጠ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ይሰጡኛል ብሎ ከሰጠ ቆጥቦ የበላ በለጠ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22216", "contents": "ጅምርን ለነገ አያሳዩም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ጅምርን ለነገ አያሳዩም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "30952", "contents": "ጌርዮን (ግሪክኛ፦ Γηρυών /ጌሪዎን/) በጥንታዊ ግሪክ አፈ ታሪክ ዘንድ በአትላንቲክ ውቅያኖስ ውስጥ ኤሪጠያ በተባለ ደሴት ላይ የኖረ ታላቅ ተዋጊ ሰው ነበረ። (ይቺ ትንሽ ደሴት በገዲር አጠገብ እንደ ተገኘች፣ በሮሜ ንጉሥ ቫሌንስ ዘመን 356-370 ዓ.ም. በምድር መንቀጥቀጥ በውቅያኖስ እንደ ሰመጠ የሚሉ ታሪኮች አሉ።) ሄሲዮድ ትውፊቱን ሲጽፈው ጌርዮን ሦስት ራሶችና አንድ ገላ ነበሩት። አይስኩሎስ በጻፈው ትውፊት ግን ሦስት ሰውነቶች ነበሩት። ስቴሲቆሮስ በጻፈው መግለጫ ደግሞ ጌርዮን ፮ እግር፣ ፮ ዕጆችና ፪ ክንፎች ነበሩት። በነዚህ ጽሑፎች ጌርዮን የኢቤሪያ (እስፓንያ) ንጉሥ የቅሪሳውርና የካሊሮዌ ልጅ ይባላል። በትውፊቱም ባለ ፪ ራስ ውሻ «ኦርጥሮስ» እና ታላቅ የቀይ ከብት መንጋ ነበረው። አንድ እረኛ ኤሩትዮን ደግሞ ነበረው። የተገነነው ተዋጊ ሄርኩሌስ (ወይም ሄራክሌስ) ወደ ኤሪጠያ ሔዶ ከብቶቹን ለመያዝ ግዴታ ደረሰበት። ወደ ደሴቱ ደርሶ መጀመርያ ሄርኩሌስ ውሻውን ኦርጥሮስን በዱላ ገደለው። ከዚያ እረናውን ኤሩትዮንን እንዲህ ገደለው። ጌርዮን ተነሳስቶ ሦስት ጋሻና ሦስት ጦር ይዞ፣ ሦስት ራስ ቁር ለብሶ ሄርኩሌስን እስከ አንጤሞስ ወንዝ አባረረው፣ በዚያ ግን ሄርኩሌስ በመርዛም ፍላጻ ጌርዮንን ገደለው። ከዚያ በኋላ ሄርኩሌስ ቀይ ከብቶቹን ወሰደና ሁላቸውን እስከ ግሪክ አገር ድረስ አመጣቸው። በሮሜ አፈ ታሪክ ግን ሄርኩሌስ ወደ ግሪክ ሲመለስ በጣልያን ሲያልፍ አንዳንዱን ከብት በዚያ ተወ። የእስፓንያ አፈ ታሪክ ስለ ጌርዮን ተጨማሪ ሌላ ዝርዝር አለ። በዚህ መሠረት ጌርዮን ከሊብያ ነው፣ አባቱ የሊብያ ንጉሥ ህያርባስ ነበር። የጌርዮን ሌላ ስም ዴያቡስ ትርጉም በጥንታዊ ሊብያ ቋንቋ «ወርቃማ» ማለት መሆኑ ሲባል፣ ይህ ከሴማዊ ቋንቋዎች (ዳሃብ፣ ዛሃብ ወዘተ.) ጋር ያለው ዝምድና ግልጽ ነው። «ቅሪሳውር» የሚለው ስም በግሪክ «ወርቃማ» ሆኖ ይህ ደግሞ ጌርዮን ወይም ዴያቡስ ማለት ነው ይባላል። በቱርደታኒያ ንጉሥ ቤቱስ ዘመን፣ የጌርዮን ሠራዊት ከደሴቱ (ኤሪጠያ) ጀምሮ ኢቤርያን በሙሉ ወረረው። በመጨረሻ ቤቱስን አሸንፎ ጌርዮን የኢቤርያ አምባገነን ሆነ፤ በሥሥትና በጭቆና ይገዛቸው ነበር። በዚህ ዘመን የግብጽ ፈርዖን ኦሲሪስ አፒስ በጀርመንና በፈረንሳይ ተቀምጦ የማረሻ ጥቅም ያስተምር ነበር። ከዓመታት በኋላ የኢቤርያ ሰዎች አቤቱታ ወደ ኦሲሪስ ስለ ደረሰ፣ ኦሲሪስ ሥራዊት አሠልፎ ወደ ኢቤርያ መጥቶ በታሪፋ በታላቅ ውግያ ጌርዮንን ገደለ። ከዚህ በኋላ የጌርዮን ሦስት ልጆች፣ ሦስቱ «ሎምኒኒ» ለጊዜው የኢቤርያ ገዢዎች ሆኑ። በዚህ የእስፓንያ አፈ ታሪክ፣ የኦሲሪስ ልጅ ሄርኩሌስ ሊቢኩስ የገደላቸው እነዚህ ፫ ሎምኒኒዎች (ወይም «ጌርዮኔስ») ናቸው። ከዚያ ሄርኩሌስ የራሱን ልጅ ሂስፓል በኢቤርያ ዙፋን ላይ አኖረው።"} {"id": "31276", "contents": "አይርጌትማር በአይርላንድ አፈ ታሪክ ከ550 እስከ 520 ዓክልበ. ግድም ድረስ የአየርላንድ ከፍተኛ ነጉሥ ነበር። አብዛኛው የአይርላንድ ታሪኮች እንዳሉት የአይርገትማር ዘመን ለ30 ዓመታት ቆየ። በተለይ የላውድ አቆጣጠሮች (1014 ዓም ተቀነባብሮ) እና የድሮ አቆጣጠር በመከተል፣ ይህ ከ550 እስከ 520 ዓክልበ. ድረስ ይሆናል። (በኋላ የታዩት ታሪኮች ግን ከዚያ በፊት ያደርጉታል።) (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "22876", "contents": "ጥንቸል የአጥቢ እንስሳ አይነት ነው። በኢትዮጵያ፣ መንትሌ የምትባል ፍጡር የጥንቸል አስትኔ ውስጥ ነው። ጥንቸልና መንትሌ በጣም ስለሚመሳሰሉ፣ በኢትዮጵያም ውስጥ መንትሌ የምትባል አይነት ብቻ ስለሚገኝ፣ በተራ አነጋገር እነዚህ ስሞች ተለዋውጠው ሁላቸው «መንትሌ» ወይንም «ጥንቸል» ሊባሉ ይችላሉ። በሥነ ሕይወት ረገድ ግን፣ በጥንቸልና መንትሌ መሃል ልዩነት አለ። ይህም ልዩነት በደንብ «ጥንቸሎች» የሚባሉት በምድር ውስጥ ሲኖሩ ያለ ጽጉርና ዕውር ይወለዳሉ። «መንትሌዎች» ግን ከምድር በላይ ሲኖሩ ባለ ጽጉርና በጥራት አይተው ይወለዳሉ። በዚህ አከፋፈል ዕውነተኛ «ጥንቸል» የምትባል በኢትዮጵያ ውስጥ አትገኝም። (አንዳንድ ዝርያ ዕውነተኛ ጥንቸል በደቡባዊ አፍሪካ አለ)። አንዱ የጥንቸል ዝርያ እሱም የአውሮፓ ጥንቸል በሰው ልጆች ለማዳ ጥንቸል ተደርጓል።"} {"id": "34144", "contents": "ታኅሣሥ ፳፩ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻፲፩ኛው እና የመፀው ወቅት ፹፮ተኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፪፻፶፭ ቀናት በ ዘመነ ዮሐንስ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፪፻፶፬ ቀናት ይቀራሉ። ፲፱፻፴፰ ዓ/ም - የኢትዮጵያ አየር መንገድ በዚህ ዕለት ተመሠረተ። ፲፱፻፹፬ ዓ/ም - የቀድሞው የሶቪዬት ኅብረት በይፋ አክትሞ ሕጋዊ መንግሥት እና ሉዐላዊነት ወደ አሥራ አምስቱ አባላት አገሮች ተላለፈ። {{en]] http://en.wikipedia.org/wiki/December_31"} {"id": "44518", "contents": "አፒል-ሲን ከ1743 እስከ 1725 ዓክልበ. ድረስ (ኡልትራ አጭር) የባቢሎን ፬ኛ ንጉሥ ነበረ። አባቱን ሳቢዩምን ተከተለው። ለአፒል-ሲን ዘመን 17 ያህል የዓመት ስሞቹ ታውቀዋል። ብዙ ተጨማሪ መረጃ አይታወቅም። የአፒል-ሲን ተከታይ ልጁ ሲን-ሙባሊት ነበረ። የአፒል-ሲን ዓመት ስሞች"} {"id": "38656", "contents": "ማም ምድርና ላሎ ምድር በአማራ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "38932", "contents": "ጅማ ሆሮ በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው። {{አቀማመጥ |align=center ጅማ ሆሮ በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "4055", "contents": "ፒኮ ቦሊቫር በከፍታ 4,978 ሜትር በማስመዝገብ የቨኔዙዌላ አንጋፋው ተራራ ነው።"} {"id": "5669", "contents": "1 January 1332 - 5 September 1332 እ.ኤ.ኣ. = 1324 ዓ.ም. 6 September 1332 - 31 December 1332 እ.ኤ.ኣ. = 1325 ዓ.ም."} {"id": "4355", "contents": "1 January 1996 - 10 September 1996 እ.ኤ.ኣ. = 1988 ዓ.ም. 11 September 1996 - 31 December 1996 እ.ኤ.ኣ. = 1989 ዓ.ም."} {"id": "4421", "contents": "1 January 1956 - 10 September 1956 እ.ኤ.ኣ. = 1948 ዓ.ም. 11 September 1956 - 31 December 1956 እ.ኤ.ኣ. = 1949 ዓ.ም."} {"id": "4727", "contents": "1 January 1799 - 9 September 1799 እ.ኤ.ኣ. = 1791 ዓ.ም. 10 September 1799 - 31 December 1799 እ.ኤ.ኣ. = 1792 ዓ.ም."} {"id": "14297", "contents": "ሁለት ሞት መጣ ቢለው አንዱን ግባ በለው አለ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሁለት ሞት መጣ ቢለው አንዱን ግባ በለው አለ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሁለት ሞት መጣ ቢለው አንዱን ግባ በለው አለ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የማይቀርን ነገር አምኖ መቀበል ይገባል። ምንጭ፦ አዲሱ የምሳሌያዊ አነጋገሮች መጽሐፍ፣ ገጽ 13"} {"id": "14441", "contents": "ሁሉ አረሰ ማን ይሸምት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሁሉ አረሰ ማን ይሸምት የአማርኛ ምሳሌ ነው። የስራን ክፍፍል አስፈላጊነት የሚያሳይ ነው።"} {"id": "14489", "contents": "ሆዴ አታጣላኝ ከዘመዴ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሆዴ አታጣላኝ ከዘመዴ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ጥቅም ከዝምድና ጋር ያለውን ተቃራኒ ግንኙነት የሚያሳይ አባባል ነው።"} {"id": "15545", "contents": "ሳል ይዞ ስርቆት ቂም ይዞ ጸሎት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሁለቱም ይጋለጣሉ።"} {"id": "16691", "contents": "ቄስ ያዘዘህን አድርግ እንጂ ቄስ ያደረገውን አታድርግ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ቄሶች የሚሉትና የሚያደርጉት ልዩነት እንዳለው የሚያሳይ"} {"id": "15953", "contents": "ሴት ያመጣው ጠብ አይበርድም የአማርኛ ምሳሌ ነው። በሴት ምክንያት የተፈጠረ ጥል አስቸጋሪ መሆኑን ያሳያል።"} {"id": "21173", "contents": "የማያውቁት ስድብ ከዘፈን ይቆጠራል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የማያውቁት ስድብ ከዘፈን ይቆጠራል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "16847", "contents": "ተንግስተን የንጥረ ነገሮች ሠንጠረዥ ውስጥ ኬሚካዊ ውክሉ W ነው። አቶማዊ ቁጥሩም 74 ነው። የጥንተ፡ንጥር ጥናት (ኬሚስትሪ)"} {"id": "21281", "contents": "የሞኝን ጠላ በለው በአንኮላ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሞኝን ጠላ በለው በአንኮላ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "12623", "contents": "መጓጓዝ ወይም በእንግሊዝኛው transportation ሲሆን የሰዎች እና የእቃዎች ከቦታ ቦታ እንቅስቃሴ ነው። የመጓጓዣ መንገዶች የሚባሉት የአየር መጓጓዣ፣ የየብስ መጓጓዣ፣ የባህር መጓጓዣ፣ የባቡር መጓጓዣ፣ የገመድ መጓጓዣ፣ የቱቦ እና የጠፈር መጓጓዣን ያጠቃልላል።"} {"id": "21695", "contents": "ያልፋል እስኪያልፍ ያለፋል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልፋል እስኪያልፍ ያለፋል በአማርኛ ፈሊጣዊ አነጋገር የሆነ ዘይቤ ነው። ያልፋል እስኪያልፍ ያለፋል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "19565", "contents": "ነገር እንደዛፉ ዛፉ እንደቅርንጫፉ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "17519", "contents": "^ Allain M. Mallet's description of the world"} {"id": "21713", "contents": "ያምናውን ዘንድሮ የአዋጁን በጆሮ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያምናውን ዘንድሮ የአዋጁን በጆሮ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20999", "contents": "የሌባ ሞኝ ከጎተራ ስር ይገኝ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሌባ ሞኝ ከጎተራ ስር ይገኝ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20123", "contents": "ትንኝም ለሆዱ ዝሆንም ለሆዱ ወደ ወንዝ ወረዱ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20171", "contents": "ነገር በነገር ይወቀሳል እሾህ በሾህ ይነቀሳል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20195", "contents": "ኑሮ ቢያምርህ ችላ ጥጋብ ቢያምርህ ባቄላ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21875", "contents": "ያፍላ ለማኝ አደረገኝ ለማኝ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያፍላ ለማኝ አደረገኝ ለማኝ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20417", "contents": "እንግዲህ ነገሬን በከንፈሬ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "19199", "contents": "የስብስብ S ርቢ ስብስብ የምንለው ማናቸውንም የስብስብ S ታህታይ ስብስቦች አቅፎ የሚይዝን ስብስብ ነው። ማለት ከ S አባላት የሚሰሩ ማናቸውንም ስብስቦችና ባዶ ስብስብን ይይዛል። አንድ ብዛቱ አእላፍ ያልሆነ (አባላቱ የሚያልቁ) ስብስብ ብዛቱ n ቢሆነ የርቢ ስብስቡ ብዛት 2n ነው። የርቢ ስብስብ እንዲህ ይወከላል P(S). ለምሳሌ፡ {1, 2, 3} ስብስብ ቢሰጠን፣ ርቢ ስብስቡ ይሄ ነው {{1, 2, 3}, {1, 2}, {1, 3}, {2, 3}, {1}, {2}, {3}, ∅}. የመጀመሪያው ስብስብ ብዛት 3 ሲሆን የርቢ ስብስቡ ብዛት 23 = 8 ነው።"} {"id": "23147", "contents": "ዋሻ ገብርኤል ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ከአለት የተፈለፈ ቤተ ክርስቲያን ነው።"} {"id": "3587", "contents": "ካቡል የአፍጋኒስታን ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 2,206,300 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 34°31′ ሰሜን ኬክሮስ እና 69°12′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል። የካቡል ዕድሜ ቢያንስ 3,000 አመት ነው። ጥንታዊ ስሙ በሳንስክሪት ኩብሃ፣ በግሪክኛ ኮፌን ነበረ። ለፋርሶችና ለግሪኩ ፕቶለሚ ካቡራ ተብሎ ታወቀ። የቻይና ሊቅ ሿን ጻንግ (7ኛ ክፍለ ዘመን የኖረ) ደግሞ ካውፉ ይለዋል።"} {"id": "33437", "contents": "አሸተን ማርያም በአቡነ ዮሴፍ ተራራ ተራራ ሰንሰለት ከሚገኙት አራቱ የአለት ፍልፍል ቤተክርስቲያኖች አንዱ ነው። በአሸት ተራራ ላይ የሚገኘው ይህ ቤተክርስቲያን በዓፄ ላሊበላ ዘመን ስራው ተጀምሮ በዓፄ ነዓኩቶ ለዓብ ዘመን እንደተጠናቀቀ ይጠቀሳል። ከሌሎቹ የላሊበላ አብያተ ክርስቲያናት የ1 ሰዓት ጉዞ ርቀት ላይ ይገኛል። ወደ ገዳሙ ለመግባት መጀመሪያ በተራራው ገጽታ ላይ የተቦረቦረውን በር ማለፍ ያስፈልጋል። ከውስጥ ከገቡ በኋላ፣ የገዳሙ ህንጻ ከቀሪው አለት ተለይቶ ለብቻው የተሰራ ነው። http://wikimapia.org/#lat=12.0165606&lon=39.0719104&z=18&l=0&m=b&v=8&search=asheten%20mariam ^ http://web.archive.org/web/20110529005358/http://130.238.24.99/library/resources/dossiers/local_history_of_ethiopia/l/ORTLAL05.pdf"} {"id": "44945", "contents": "ብረቶንኛ (Brezhoneg ብረዦነግ) በፈረንሣይ የሚናገር ቋንቋ ነው። ቋንቋው የኬልቲክ ቋንቋዎች ቤተሰብ አባል ነው። የብረቶንኛ ውክፔዲያ አለ!"} {"id": "47477", "contents": "ላጺዮ (ጣልኛ፦ Lazio፤ ሮማይስጥ፦ Latium /ላቲዩም/) የጣልያን ክፍላገር ነው። ዋና ከተማው ሮማ ነው።"} {"id": "47621", "contents": "ሊተል ሮክ (እንግሊዝኛ፦ Little Rock «ትንሽ ድንጋይ») የአርካንሳው ክፍላገር አሜሪካ ከተማ ነው።"} {"id": "47687", "contents": "ኤርፉርት (ጀርመንኛ፦ Erfurt) የጀርመን ቲውሪንገን መቀመጫ ከተማ ነው። የሕዝቡ ቁጥር 210,118 ያህል ነው።"} {"id": "48491", "contents": "ደመነፍስ ወይም ውርስሜት ለማናቸውም ሕያው ፍጡር ከተፈጥሮ ከልደት እንጂ ከትምህርት ወይም ልምምድ የማይመጣው የሥራ አስተዋይነት ነው። ለምሳሌ፦ የካንጋሮ (ወይም የማናቸውም ኪሴ እንስሳ) ግልገል ሲወለድ፣ እንደ ጥቃቅን ቀይ ስለግ ወይም ሺል ይመስላል እንጂ ካንጋሮን ምንም አይመስልም። ሆኖም፣ ካንጋሮ በጣም ሃይለኛ ደመነፍስ ስላለው፣ እንደ ተወለደ ወዲያው ያለ ምንም ልምምድ ከማሕፀን ወደ እናቱ ኪስ የጡት ጫፍ ወዳለበት ይጓዛል። የካንጋሮ እናት ጡት ደግሞ እንደ ልጆቹ እድሜ ልዩ ልዩ አይነት ወተት ያዘጋጃል፣ ታናሹም እስከሚታድግ ድረስ አዲስ ሺል በማሕፀን ከተፈጥሮ ይቆያል። በዚህ ካንጋሮች መርሃግብር ውስጥ የግልገሉ ደመነፍስ ምንጊዜም ወሳኝ ነው። ይህ ጥበብ ከየት እንደ መጣ ሳይንስ በግልጽ ባይነግረንም እንኳን ስያሜዎቹ «ደመ ነፍስ» ወይም «ውርስሜት» አንዳመለከቱ ከወላጅ የተወረሰ መንፈስ ወይም ስሜት እንደ ሆነ ይገመታል። በተመሳሳይ ምሳሌ፣ የባሕር ኤሊ ግልገል በወደብ ላይ ከእንቁላል ወጥቶ ምንም ነገር ሳያውቅ በቀጥታ ወደ ባሕር ይጓዛል። ክሥተቱ በሕፃንነት ብቻ ሳይሆን ከዚያ በኋላ የሚታይ ደመነፍስ አለ። ለምሳሌ ንቦች ምንም ትምህርት ወይም ልምምድ ሳይማሩ የመብልን አቅጣጫ ና ርቀት የሚያጠቆመውን ጭፈራ ዝም ብለው ያውቃሉ። የካንጋሮ ወይንም የአጋዘን ወንድ ታድጎ ከሌላው ወንድ ጋር ቡጢ ሲያደርግ ደግሞ እንዲህ ነው። የሰው ልጅ ነፃ ፈቃድ መጠን ከእንስሳ ይልቅ እጅግ ስለሚበልጥ፣ የደመነፍሳችን መጠን እንዲህ ከነርሱ ያንሳል፣ ደመነፍሳችንንም በነጻ ፈቃዳችን ማገልበጥ እንችላለን። ለደመ ነፍስ (እንግሊዝኛ፦ instinct /እንስቲንክት/) የተዛመደ ሃሣብ ደመነፍሳዊ ስጦታ (intuition /ኢንቱዊሽን/) ይባላል። ልዩነቱም «ደመነፍሳዊ ስጦታ» ወይም ኢንቱዊሽን ከተፈጥሮ የምናገኘውን አስተዋይነት፣ ጥበብ፣ ዕውቀት ወይም መረጃ ያጠቁማል። «ደመነፍስ» ወይም ኢንስቲንክት ግን የምናውቀውን ሥራ እራሱን ያጠቁማል።"} {"id": "5430", "contents": "1 January 1450 - 6 September 1450 እ.ኤ.ኣ. = 1442 ዓ.ም. 7 September 1450 - 31 December 1450 እ.ኤ.ኣ. = 1443 ዓ.ም."} {"id": "2472", "contents": "1 January 2005 - 10 September 2005 እ.ኤ.ኣ. = 1997 አ.ም. 11 September 2005 - 31 December 2005 እ.ኤ.ኣ. = 1998 አ.ም.h"} {"id": "6681", "contents": "1 January 833 - 1 September 833 እ.ኤ.ኣ. = 825 ዓ.ም. 2 September 833 - 31 December 833 እ.ኤ.ኣ. = 826 ዓ.ም."} {"id": "6693", "contents": "1 January 827 - 2 September 827 እ.ኤ.ኣ. = 819 ዓ.ም. 3 September 827 - 31 December 827 እ.ኤ.ኣ. = 820 ዓ.ም."} {"id": "5757", "contents": "1 January 1288 - 4 September 1288 እ.ኤ.ኣ. = 1280 ዓ.ም. 5 September 1288 - 31 December 1288 እ.ኤ.ኣ. = 1281 ዓ.ም."} {"id": "17229", "contents": "ተመሳሳይ ጸባይ ያላቸው ሰወችን መሰባሰብ የሚገልጽ birds of a feather fly together"} {"id": "17235", "contents": "ባልና ሚስት ከአንድ ባህር ይቀዳሉ"} {"id": "20301", "contents": "እኔን የወደደ ካንጀት ልጄን የወደደ ካንገት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20487", "contents": "እውነት ይመስላል ልብን ያቆስላል የአማርኛ ምሳሌ ነው። እውነት ይመስላል ልብን ያቆስላል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20697", "contents": "ከዝንጀሮ ቆንጆ ምን ይመራርጡ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ከዝንጀሮ ቆንጆ ምን ይመራርጡ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20703", "contents": "ከፈሳም ቤት ቅዘናም ገባበት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ከፈሳም ቤት ቅዘናም ገባበት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20769", "contents": "ውሀ ሲጎድል ተሻገር ዳኛ ሲገኝ ተናገር የአማርኛ ምሳሌ ነው። ውሀ ሲጎድል ተሻገር ዳኛ ሲገኝ ተናገር የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20781", "contents": "ውሀ የጥቅምት ነበርሽ ታዲያ ማን ይጠጣሽ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ውሀ የጥቅምት ነበርሽ ታዲያ ማን ይጠጣሽ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21633", "contents": "ያልሞላ ተርፎ አይፈስም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልሞላ ተርፎ አይፈስም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21639", "contents": "ያልሰጡት ተቀባይ ያልጠሩት አቤት ባይ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልሰጡት ተቀባይ ያልጠሩት አቤት ባይ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20985", "contents": "የላከ እንደ አፉ ያከከ እንደ እጁ አይሆንለትም የአማርኛ ምሳሌ ነው። የላከ እንደ አፉ ያከከ እንደ እጁ አይሆንለትም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21009", "contents": "የልቡን አድራጊ አይናደድም የአማርኛ ምሳሌ ነው። የልቡን አድራጊ አይናደድም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21039", "contents": "የመቀናጆ በሬ ሲመሽ ወደ ቤቱ ይስባል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የመቀናጆ በሬ ሲመሽ ወደ ቤቱ ይስባል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21315", "contents": "የሴት አጭር ወይዘሮ የወንድ አጭር አውራ ዶሮ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሴት አጭር ወይዘሮ የወንድ አጭር አውራ ዶሮ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21321", "contents": "የሴትን ብልሀት የጉንዳንን ጉልበት ይስጥህ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሴትን ብልሀት የጉንዳንን ጉልበት ይስጥህ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21339", "contents": "የቆጡን አወርድ ብላ መሰላል አመጣች የአማርኛ ምሳሌ ነው። የቆጡን አወርድ ብላ መሰላል አመጣች የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21351", "contents": "የባለጌ ባለሟል ቂጥ ገልቦ ያያል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የባለጌ ባለሟል ቂጥ ገልቦ ያያል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "31359", "contents": "ጊያልኻድ በአይርላንድ አፈ ታሪክ ከ761 እስከ 752 ዓክልበ. ግድም ድረስ የአየርላንድ ከፍተኛ ነጉሥ ነበር። የአይርላንድ ታሪኮች እንዳሉት የጊያልኻድ ዘመን ለ9 ዓመታት ቆየ። የላውድ አቆጣጠሮች (1014 ዓም ተቀነባብሮ) እና የድሮ አቆጣጠር በመከተል፣ ይህ ከ761 እስከ 752 ዓክልበ. ድረስ ይሆናል። (በኋላ የታዩት ታሪኮች ግን ከዚያ በፊት ያደርጉታል።) (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31437", "contents": "'ዦው አይ የ ቻይና ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "41859", "contents": "ኤድፉ (አረብኛ፦ إدفو ፤ ግሪክኛ፦ Απολλινόπολις /አፖሊኖፖሊስ/፤ ጥንታዊ ግብጽኛ፦ በህደት) የግብጽ ከተማ ሲሆን በጥንታዊ ግብፅ ደግሞ የ2ኛ ኖም መቀመጫ ነበረ። የአረመኔ ጣኦት ሔሩ መቅደስ ፍርስራሽ በኤድፉ አለ፣ ብዙ ቱሪስቶች ያዩታል።"} {"id": "34437", "contents": "መሪብታዊ ወይም መሪብሬ ቀቲ (አቅቶይ) ከ2331 እስከ 2271 ዓክልበ. ግድም ድረስ በ9ኛው ሥርወ መንግሥት የግብፅ ፈርዖንና የቀቲ (አቅቶይ) ልጅ ይመስላል። (ነገር ግን የአሁን ሊቃውንት ስለ ቀቲዎቹ ዘመናት፣ አከታተል እና መታወቂያዎች እጅግ ይለያያሉ።) የመሪብታዊ ሕልውና ከአንዳንድ ቅርስ ይታወቃል። ዋና ከተማው ሄራክሌውፖሊስ (ግብጽኛ፦ ኸነን-ነሱት) ነበረ።"} {"id": "34713", "contents": "ማባዛት ተደጋጋሚ መደመር እንደሆነ ሁሉ ንሴት በተራው ተደጋጋሚ ብዜት ነው። ንሴት የሚወከለው ከአንድ ቁጥር ጎን በላይ በተቀመጠ ሌላ ቁጥር ነው። ለምሳሌ : x y {\\displaystyle x^{y}} . እዚህ ላይ x መሰረት ቁጥር ሲባል y ደግሞ ንሴቱ ይባላል። ትርጓሜውም ፣x ቁጥር y ጊዜ እራሱን ሲያበዛ ማለት ነው። ለምሳሌ 2 3 {\\displaystyle 2^{3}} , 2 መሰረት ሲሆን፣ 3 ንሴቱ ነው እንላለን፣ ትርጓሜውም 2 3 = 2 ⋅ 2 ⋅ 2 = 8 {\\displaystyle 2^{3}=2\\cdot 2\\cdot 2=8} ነው። አልፎ አልፎ፣ በኮምፒዩተር ቋንቋ ንሴት በሚከተለው ምልክት ይወከላል ^ ለምሳሌ : 2^3 ማለቱ 2 3 {\\displaystyle 2^{3}} ."} {"id": "36483", "contents": "2 ኤናናቱም ከ2161 እስከ 2153 ዓክልበ. ግድም የላጋሽ ከተማ ንጉሥ በሱመር ነበር። አባቱን ኤንመተና ተከተለው። በእርሱ ዘመን የላጋሽ ተጽእኖ ይደክም ጀመር፣ ተከታዩም ኤነታርዚ ከቄሳውንት ወገን ሆኖ ለአዳብ ንጉሥ ሉጋል-አኔ-ሙንዱ መንግሥት ተገዥ እንደ ነበር ይመስላል። ለ2 ኤናናቱም ብዙ ቅርሶች አይታወቁም። አንድ በር ማጠፊያ ላይ ያለው ቅርጽ ጽሁፍ 2 ኤናናቱም የመጥመቂያ ቦታ እንደ ከፈተ ያስታወቀናል።"} {"id": "48087", "contents": "ዛፍ በሥነ ሕይወት ዘላቂነት ያለው (ብዙ ከረም)፣ ረጅም ግንድ ያለው፣ ቅርንጫፍና ቅጠል ያለው የእንጨት ተክል ነው። ሁሌ ለም ዛፎች ቅጠለ ረገፍ ዛፎች"} {"id": "48801", "contents": "ስኖው ዋይት ኤንድ ዘ ሰቨን ድዎርፍስ (በእንግሊዝኛ: Snow White and the Seven Dwarfs) በዲዝኒ በ1937 እ.ኤ.አ. የተፈጠረ አንድ የአሜሪካ አኒሜሽን ፊልም ነው። ይህ የዲዝኒ መጀመርያው ፊልም ነበረ።"} {"id": "6721", "contents": "1 January 813 - 1 September 813 እ.ኤ.ኣ. = 805 ዓ.ም. 2 September 813 - 31 December 813 እ.ኤ.ኣ. = 806 ዓ.ም."} {"id": "6403", "contents": "1 January 968 - 2 September 968 እ.ኤ.ኣ. = 960 ዓ.ም. 3 September 968 - 31 December 968 እ.ኤ.ኣ. = 961 ዓ.ም."} {"id": "6415", "contents": "1 January 962 - 2 September 962 እ.ኤ.ኣ. = 954 ዓ.ም. 3 September 962 - 31 December 962 እ.ኤ.ኣ. = 955 ዓ.ም."} {"id": "49773", "contents": "ሥርዓት አልበኝነት መንግስት ወይንም ሐገር የተባለ አደረጃጀት ጥቅም የለሽ፣ አላስፈላጊ እና ጎጅ ነው ብሎ የሚያምን የፖለቲካ ርዕዮተ ዓለም ነው። ሥር ዓት አልበኞች ሁሉም መንግስታት እንዲፈርሱና በምትካቸው ሰዎች ያለምንም ጉብለት ወይም አስገዳጅ ኃይል :በራሳቸው ፈቃድ እየተሰባሰቡ የትብብር ማኅበረሰቦች እንዲመሰርቱ ይታገላሉ። አናርኪስም በአውሮጳ አህጉር በ፳ኛ ክ.ዘ. ተመስርቶ ወደ ተቀረው ዓለም የተስፋፋ ንቅናቄ ነው።"} {"id": "8215", "contents": "1 January 61 - 26 August 61 እ.ኤ.ኣ. = 53 ዓ.ም. 27 August 61 - 31 December 61 እ.ኤ.ኣ. = 54 ዓ.ም."} {"id": "4855", "contents": "1 January 1735 - 9 September 1735 እ.ኤ.ኣ. = 1727 ዓ.ም. 10 September 1735 - 31 December 1735 እ.ኤ.ኣ. = 1728 ዓ.ም."} {"id": "4873", "contents": "1 January 1726 - 8 September 1726 እ.ኤ.ኣ. = 1718 ዓ.ም. 9 September 1726 - 31 December 1726 እ.ኤ.ኣ. = 1719 ዓ.ም."} {"id": "8551", "contents": "ሲሳይ ንጉሱ የኢትዮጵያ ደራሲ ነው። በአዲስ አበባ ተወልደው ወደ አስመራ ዩኒቨርሲቴ ሄዱ። ልቦለድ ከመጻፋቸው በላይ ለሩህ ምጽሔት አዘጋጅ ሁነው ይሠሩ ነበር። እንዲሁም አሁን የኢትዮጵያውያን ጸሐፊዎች ማህበር ሊቀ መንበር ሆነዋል። ሰመመን (1985 እ.ኤ.አ.) ግርዶሽ (1989 እ.ኤ.አ.) ትንሣኤ የቅናት ዘር (1988 ዓ.ም.) ረቂቅ አሻራ (1995 ዓ.ም.)"} {"id": "8755", "contents": "ሰጎን (በላቲን Struthio camelus) ትውልዱ በአፍሪካ ብቻ የሆነ የማይበር ወፍ ነው። ከባዮሎጂ ቤተሰቡ (በላቲን Struthionidae) በብቸኛነት እስካሁን ምድር ላይ የሚገኝ ነው። በገጽታው አብሶ በረጃጅም ቅልጥሙና አንገቱ እንዲሁ በከፍተኛ ፍጥነት በመሮጥ ችሎታው (እስከ 65 ኪሜ/ሰከንድ) በቀላሉ መለየት የሚቻል እንስሳ ነው። ሰጎን ከወፍ ዝርያዎች በሙሉ በርዝመቱ አንጋፋው ሲሆን በብዙ የአለማችን ክፍሎች በእርባታ የሚገለገሉበት እንዳሉ ይታወቃል። ባለፈው 2006 ዓም.፣ የዓለም አቅፍ ሊቃውንት የሱማሌ ሰጎን እንደ ተለየ ዝርያ (Struthio molybdophanes) መሆኑን ዕውቀና ሰጡት።"} {"id": "12451", "contents": "Play media ቦሮን (Boron) የንጥረ ነገሮች ሠንጠረዥ ውስጥ ኬሚካዊ ውክሉ B ነው። አቶማዊ ቁጥሩም 6 ነው። የጥንተ፡ንጥር ጥናት (ኬሚስትሪ) በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ ቦሮን የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ። (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "14995", "contents": "ለወጥ የሚሻል ቅልውጥ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "2479", "contents": "1985 አመተ ምኅረት መስከረም 2 ቀን - መይ ካሮል ጀሚሶን መጀመርያ ጥቁር አሜሪካዊት በጠፈር ሆነች። መስከረም 20 ቀን - ሆዜ ኤድዋርዶ ዶስ ሳንቶስ የአንጎላ ፕሬዚዳንት ምርጫ ጆናስ ሳቪምቢን አሸነፈ። ጥቅምት 24 ቀን - ቢል ክሊንተን የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ምርጫ ጆርጅ ቡሽን አሸነፈ። ታኅሣሥ 23 ቀን - ቸኮስሎቫኪያ ተከፋፍሎ ቼክ ሪፑብሊክ እና ስሎቫኪያ ተለይተው 'ፍች' አደረጉ። የካቲት 19 ቀን - ዓለም ንግድ ሕንጻ መጀመርያ ጥቃት ተቋቋመ። ግንቦት 16 ቀን - ኤርትራ አገር ሆነች። 1980ዎቹ: 1980 1981 1982 1983 1984 1985 1986 1987 1988 1989"} {"id": "2509", "contents": "ጠ ጡ ጢ ጣ ጤ ጥ ጦ ጧ ጠይት (ወይም ጣይት) በአቡጊዳ ተራ ዘጠነኛው ፊደል ነው። እንዲሁም በከነዓን በአራማያ በዕብራይስጥና በሶርያ ፊደሎች ዘጠነኛው ፊደል \"ጤት\" ይባላል። በዓረብኛ ደግሞ ተመሳሳይ ፊደል \"ጣእ\" ተብሎ በ\"አብጃድ\" ተራ 9ኛ ነው። (በዘመናዊ ተራ ግን 16ኛው ነው።) በአማርኛ ደግሞ \"ጨ ጩ ጪ ጫ ጬ ጭ ጮ\" ከ\"ጠ...\" ትንሽ ተቀይሯል። የጠይት መነሻ ከቅድመ-ሴማዊ ጽሕፈት እንደ ሆነ ቢታስብም እስካሁን አልተገኝም። በከነዓን ጽሕፈት ፊደሉ የመንኮራኩር ስዕል መስለ። ለዚህም ምናልባት ተመሳሳይ የግብጽ ሀይሮግሊፍ \"ኒውት\" (\"መንደር\") ነበር። አንዳንድ ሊቃውንት ግን ሌላ ስዕል \"ጥሩ\" (\"ነፈር\") እንደ ነበር ይገምታል። የከነዓን \"ጤት\" የዕብራይስጥና የአራማያ \"ጤት\" የአረብኛም \"ጣእ\" ወለደ። ከዚህ በላይ የግሪክ አልፋቤት \"ጤታ\" (Θ, θ) አባት ሆነ። እነዚህ የ\"ጠይት\" ሩቅ ዘመዶች ሊባሉ ይቻላል። በተጨማሪ የግዕዝ ቁጥር ፱ (ዘጠኝ) ከግሪኩ θ በመወሰዱ እሱም የ\"ጠ\" ዘመድ ነው።"} {"id": "50925", "contents": "ጣዖት አምላኪነት በአራተኛው ክፍለ ዘመን የጥንት ክርስቲያኖች በሮማ ኢምፓየር ውስጥ ሽርክ ለሚሠሩ ሰዎች ለመጀመሪያ ጊዜ የተጠቀመበት ቃል ነው ፡፡ ይህ የሆነበት ምክንያት ከክርስቲያኖች ብዛት ጋር የበለጠ ገጠር እና አውራጃ በመሆናቸው ወይም ሚሊየርስ ክርስትያን (የክርስቶስ ወታደር) ስላልሆኑ ነው ፡፡ ለተመሳሳይ ቡድን በክርስቲያን ጽሑፎች ውስጥ ተለዋጭ ቃላቶች ሠላም ፣ አሕዛብ እና አረመኔዎች ነበሩ ፡፡ ሥነ-ስርዓት መስዋእትነት የጥንታዊቷ የግራኮ-ሮማዊ ሃይማኖት ወሳኝ አካል የነበረ ሲሆን አንድ ሰው አረማዊ ወይም ክርስቲያናዊ እንደሆን ተደርጎ ይቆጠር ነበር ፡፡ ጣዖት አምላኪነት መጀመሪያ አናሳነትን በማመላከት ለሽርክተኝነት አስደሳችና አዋራጅ ቃል ነበር ፡፡ ጣዖት አምላኪነት ‹የገበሬውን ሃይማኖት› በሰፊው አስተካክሏል ፡፡ በመካከለኛው ዘመን እና ከዚያ በኋላ አረማዊነት የሚለው ቃል ለማንም ለማይታወቅ ሃይማኖት የተተገበረ ሲሆን ቃሉ በሐሰት አማልክት ላይ እምነት ነበረው ፡፡ ዛሬ ያሉት አብዛኞቹ ዘመናዊ የጣዖት አምልኮዎች (ዘመናዊ ወይም ኒኦጋጋኒዝም) ፍንታዊ ፣ ሽርክ ወይም አኒማዊ የሆነ የዓለምን አመለካከት ይገልጻሉ ፡፡ ግን አንዳንዶቹ አምላኪዎች ናቸው ፡፡ አረማዊ የሚለው ቃል ወደ ሽርክ (ሽርክ) የሚለው አተገባበር መነሻ ነው ፡፡ በ 19 ኛው ክፍለ ዘመን አረማዊነት ጥንታዊው ዓለም በተነሳሱ የተለያዩ የጥበብ ቡድኖች አባላት የራስ-ገላጭ ተደርጎ ተወስዷል ፡፡ በ 20 ኛው ክፍለ ዘመን የዘመናዊ ጣዖት አምልኮ ፣ የኒዎፓጋን ንቅናቄ እና ፖሊቲካዊ ተሃድሶ ተመራማሪዎች እንደ አንድ የራስ-ገላጭ ሆኖ እንዲተገበር መጣ ፡፡ ዘመናዊ የአረማውያን ወጎች ብዙውን ጊዜ በትላልቅ የዓለም ሃይማኖቶች ውስጥ ካሉ የተለዩ እንደ ተፈጥሮ አምልኮ ያሉ እምነቶችን ወይም ልምዶችን ያጠቃልላሉ ፡፡ ጥንታዊ የአረማውያን ሃይማኖቶች ዘመናዊ ዕውቀት ከብዙ ምንጮች የተገኘ ነው ፣ እነሱም የስነ-ሰብ ጥናት መስክ ጥናቶችን ፣ የአርኪኦሎጂ ቅርሶችን ማስረጃ እና የጥንታዊ ጸሐፊዎች ታሪካዊ ዘገባዎች በክላሲካል ጥንታዊነት የታወቁ ባህሎችን በተመለከተ ፡፡"} {"id": "15781", "contents": "አርጎብኛ ከደቡባዊ ሴሜቲክ ቋንቋወች አንዱ ነው። በአንድ ወገን በጥቂቱ ከ ዐማርኛ በሌላ ወገን ከ ሐረርኛ ጋር ተመሳሳይ ቅርጽ ያለው ቋንቋ ነው። የአርጎባ ማኅበረሰብ፣ በኢትዮጵያ በሰሜናዊ ክፍል ትግራይና ወሎ፣ በደቡብ እስከ ባሌ ፣ በምሥራቅ እስከ ሐረር ቆላማ ስፍራና አፋር፣ ሰሜን ሸዋ አካባቢ የሚኖሩ ሕዝቦች ናቸው፡፡ አርጎባዎች በኤርትራም እንደሚኖሩ ሲጠቆም “ጀበርት” የሚል መጠሪያ አላቸው፡፡ “አርጎቦ” የብሔረሰብ እና የቋንቋ መጠሪያ ነው፡፡ በ13ኛው ክፍለ ዘመን የይፋት ወላስማ ሥርወ መንግሥት ንግድን መሥርቶ በነበረ በኢትዮጵያ የመጀመሪያውን እስላማዊ መንግሥትን እንዳቋቋመ የሚገለጸው በኋላም በሁለተኛው ሂጅራ በነብዩ መሐመድ የእስልምና እምነት ተከታዮች ከቁረሾች ጋር በነበረው ግጭት ወደ ኢትዮጵያ የገቡ አረቦችን ተቀብሎ ያስተናገደ የመጀመሪያው የሙስሊም ማህበረሰብ የአርጎባ ማህበረሰብ እንደሆነም ይጠቁማሉ፡፡ “አርጎብኛ” የሴሜቲክ ቋንቋ ዝርያ ሲኾን በውል የተለዩ ኹለት ዘዬዎች አሉት፡፡ የመጀመሪያው በደቡብ ወሎ አካባቢ የሚነገረው “ሾንኬ ጦልሃ” እና በአፋር ክልል አርጎባ ልዩ ወረዳ ና በሰሜን ሸዋ የሚነገረው “ሸዋ ሮቢት ልዩ አምባ ዘዬ” በመባል ይታወቃሉ:: ከሰሜን እስከ ደቡብ ምስራቅ ተበታትነው በስብጥርና በኩታገጠምነት የሚገኙት አርጎባዎች ሙሉ በሙሉ የእስልምና እምነት ተከታዬች ሲኾኑ “አርጎባ” የሚለው የብሔረሰቡ መጠሪያ ስያሜ እንደ አካባቢው ነዋሪዎች እምነት የአፄው መንግስት እስልምን ላለመደገፍ… “አረብ ገባ” ለማለት የተፈለገ ነው፡፡ እንደ ጥናቶች ግን “የአርጎባ ሕዝብ በኢትዮጵያ ይኖር የነበረ ጥንታዊ ሕዝብ መኾኑንና ከዚህ በፊት የተለያዩ ስያሜዎች እንደነበሩትና እስልምናን በተለያዩ ጊዜዎች የተቀበለ ያስፋፋ ኅብረተሰብ ነው” በሚል ይገለጻል:: ነገር ግን በሚኖሩባቸው የተለያዩ አካባቢዎች አኹን የሚገኙት የብሔረሰቡ አባላቶች የተለያዩ የብሔሩ ጎሳዎች ጋር ትስስር ያላቸው የአረባዊ የዘር ሐረግ ያለቸው እንዳሉም ታሪክ ያስረዳል። የአርጎባ ማኅበረሰብ መተዳደሪያው ከኾነው ንግድ፣ ዕርሻና የሽመና ሥራ ከኢትዮጵያ የመን ድረስ በመጓጓዝ ትስስሩ በጋብቻም ተዋልደዋል:: በአርጎባዎች በሚኖሩበት አካባቢ የልጅ ልጆቻቸው ይገኛሉ፡፡ አርጎብኛ ከቋንቋው በተጨማሪ የማኅበረሰቡ መገለጫ የኾኑ የሰርግ፣ የሐዘን፣ የአመጋገብ ስረዓቶቻቸው፣ ለቱሪስት መስህብነት ከፍተኛው ድርሻ ያለው ሲኾን የተለየ ጥበብ ያረፈባቸው እና ከአንድ ሺህ ዓመት በላይ ያስቆጠሩ የመኖሪያ ቤቶች፣ መስጊዶቻቸው ባህላዊ የሥነ ጥበብ ሕንጻ ውበት ጥንታዊውን ፣ የታሪክ ፣ የቋንቋ ፣ የእምነት ፣ የአኗኗር ፍልሥፍና የሥልጣኔ ዘመን ያስታውሳሉ፡፡ * https://am.wiktionary.org/wiki/Wiktionary:የኢትዮጵያ_ሴማዊ_ሷዴሽ - የአርጎብኛ ቃላት በውክሽኔሪ (ይህ ቋንቋ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "3607", "contents": "ሳራዬቮ (Сарајево) የቦስኒያ-ሄርጸጎቪና ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር (1998 ዓ.ም.) 602,500 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 43°52′ ሰሜን ኬክሮስ እና 18°26′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል። በታሪክ ብዙ ሰፈሮች በሥፍራው አካባቢ ይገኙ ሲሆን ዘመናዊው ከተማ በኦቶማን ቱርክ መንግሥት በ1453 አ.ም. አካባቢ ተሠራ።"} {"id": "18457", "contents": "ተፈጥሮ ሞት ተሾሞ ሸረት የአማርኛ ምሳሌ ነው። የማይቀሩ ናቸው (ማጽናኛ ተረተና ምሳሌ ይመስላል)"} {"id": "15949", "contents": "ሴት ካላበለች ባልዋን ትወልዳለች የአማርኛ ምሳሌ ነው። ልጁ መልኩ ልዩ ከሆነ ሴትዮዋ ማግጣለች ማለት ይሆን?"} {"id": "17053", "contents": "ፍየል የለኝ ከነብር ምን አጣላኝ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ምን አገባኝ"} {"id": "19837", "contents": "ፉሢ (ቻይንኛ፦ 伏羲) ወይም ፓውሢ (庖牺) በቻይና አፈ ታሪክ ዘንድ በጥንታዊ ዘመን መጀመርያው ንጉሥ ነበረ። መጻፍንና ማጥመድን እንደ ፈጠረ ይባላል። ፉሢ የተወለደው በቢጫ ወንዝ ሸለቆ በቸንግጂ (ምናልባት የአሁን ላንትየን ወይም ትየንሽዌ) ይባላል። በቻይናዊ ትውፊት ዘንድ፣ ፉሢና እህቱ ኑዋ ብቻቸው ከማየ አይኅ አመለጡ። ከዚያ ወደ ኩንሉን ተራራ ሄደው ምልክት ከሰማያት እንዲታይላቸው ጸለዩ። ከተፈቀደላቸው በኋላ ተዳሩና እነርሱ የሰው ልጆችን ሁሉ ወለዱ። በተጨማሪ የሕዝብ ቁጥር በፍጥነት እንዲበዛ፣ ፉሢና ኑዋ ሌሎችን ነገዶች ከሸክላ ይሠራሉ። ከዚያ ፉሢ በልጆቻቸው ላይ ለ115 ወይም 116 ዓመታት እንደ ንጉሣቸው ይገዛል። በተለመደው አቆጣጠር ይህ በ28ኛው ክፍለ ዘመን ዓክልበ. ያሕል ይሆን ነበር። በመሞቱ እድሜው 197 ዓመት ሲሆን መቃብሩ እስከ ዛሬ ድረስ በኋያንግ መገኘቱ ይባላል። «በመጀመርያው ኅብረተሠብ ገና አልኖረም። ሰዎች እናቶቻቸውን ብቻ እንጂ አባቶቻቸውን አላወቁም ነበር። ሲራቡ ምግብን ፈለጉ፣ ሲጠገቡም ቀሪውን ጣሉ። ሥጋቸውን ሙሉ ከነቆዳው ከነጽጉሩ ከነደሙም ይበሉ ነበር፤ በቆዳ ወይም በመቃ ይለበሱ ነበር። ያንጊዜ ፉሢ መጣና አሻቅቦ የሰማይን ምልክቶችን አሰላሰለ፤ በታችም የምድርን ድርጊቶች አሰላሰለ። ባልንና ሚስትን አዋኸደ፤ የለውጥ 5 ደርጃዎችን አስተዳደረ፤ የሰው ልጆች ሕግጋትንም አጸና። ስምንቱም ባለ 3 ምልክቶች ፈጠረ፣ ዓለሙን ለመግዛት።» -- ባን ጉ፣ ባይሁ ቶንግዪ ከዚህ በላይ ፉሢ ማብሰልን፣ በመርበብ አሣን ማጥመድ፣ እና በብረት መሣርያ ማደን እንደ ፈጠረ ይባላል። የትዳርና የመስዋዕት ሥርዓቶችን አስቆመ። ባለ 3 ምልክቶች (ትራይግራም) የሚሠሩትን ኢ ቺንግ ፈጠረ። ደግሞ ጉ ጪን የተባለውን የሙዚቃ መሣርያ እንዳደረጀ ተብሏል።"} {"id": "16303", "contents": "አያስቅም የአርቲስት ደረጀ ኃይሌ አስቂኝ ፊልም ነው። ፊልሙ በኢትዮጵያ ውስጥ የተሠራ ሲሆን በሀገሪቱ በሚገኙ የተለያዩ ሲኒማ ቤቶች ረዥም ጊዜ ቆይቷል። በዚህም በህዝብ ዘንድ ከፍተኛ ተቀባይነትን አግኝቷል።"} {"id": "20341", "contents": "እንኳን የሸመተ ያረሰም አይችልሽ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "17587", "contents": "ታኅሣሥ ፳፰ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻፲፰ ኛው ዕለት ሲሆን፤ ከዚህ ቀን በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፪፻፵፰ ቀናት ሲቀሩ፣ በዘመነ ዮሐንስ፤ ዘመነ ማቴዎስ እና በዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፪፻፵፯ ቀናት ይቀራሉ። እንዲሁም በኢትዮጵያ ባሕረ ሐሳብ ታኅሣሥ ፳፰ ቀን የበጋ ወቅት ሦስተኛው ቀን ነው። ፲፱፻፳፰ ዓ/ም የቅዱስ ጊዮርጊስ የእግር ኳስ ቡድን አዲስ አበባ፣ አራዳ አካባቢ ላይ ተመሰረተ።"} {"id": "12151", "contents": "ሶኒ (እንግሊዝኛ፡ Sony) መቀመጫውን በ ጃፓን ሃገር ቶክዮ ከተማ ያደረገ የኤሌክትሮኒክስ አምራች ድርጅት ነው። ድርጅቱ በ አለም ላይ በዘርፉ ከተሰማሩ ግዙፍ ድርጅቶች አንዱ ነው። ሶኒ ከሚያመርታቸው እቃዎች ውስጥ ቴሌቪዥን፣ ኮምፒዩተር፣ የ ፕሌይ ስቴሽን ጌሞች፣ ዲጂታል ካሜራዎች፣ እና ሌሎችም ይገኙበታል። ድርጅቱ ከ አለማችን 20 ከፍተኛ ሰሚኮንዳክተር አምራች ድርጅቶች አንዱ ነው።"} {"id": "16591", "contents": "ቀጥኜ ቢያየኝ ጅማት ለመነኝ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ቀጥኜ ቢያዩኝ ጅማት ለመኑኝ"} {"id": "20617", "contents": "ቴኮ ሾሎፌሎ ሞዲሴ (ታኅሣሥ ፲፫ ቀን ፲፱፻፸፭ ዓ.ም. ተወለደ) ደቡብ አፍሪካዊ እግር ኳስ ተጫዋች ነው። በአሁኑ ጊዜ ለማሜሎዲ ሰንዳውንስ እና የደቡብ አፍሪካ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድን በመሃል ሜዳ ይጫወታል። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "20659", "contents": "ከሰው ክፉ ደባል ከጭነት ክፉ አላል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ከሰው ክፉ ደባል ከጭነት ክፉ አላል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20683", "contents": "ከናትዋ ልጅዋ ትብስ ባቄላ አሮባት እጅዋን ትልስ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ከናትዋ ልጅዋ ትብስ ባቄላ አሮባት እጅዋን ትልስ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21409", "contents": "የአንዱ ሀገር ዘፈን ለአንዱ ሀገር ለቅሶ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው። የአንዱ ሀገር ዘፈን ለአንዱ ሀገር ለቅሶ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "19573", "contents": "ነገር ከእብድ ይገኛል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22297", "contents": "ካገሩ የወጣ አገሩ እስኪመለስ ቢጭኑት አህያ ቢጋልቡት ፈረስ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ካገሩ የወጣ አገሩ እስኪመለስ ቢጭኑት አህያ ቢጋልቡት ፈረስ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21769", "contents": "ያባይ እንባ አይታገድም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያባይ እንባ አይታገድም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21259", "contents": "የሞላለት ድመት በሞዝቮልድ ይተኛል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሞላለት ድመት በሞዝቮልድ ይተኛል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21895", "contents": "ይሉሽን ባወቅሽ ገበያም ባልወጣሽ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ይሉሽን ባወቅሽ ገበያም ባልወጣሽ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "31399", "contents": "ታይ ጅያ (ቻይንኛ፦ 太甲) በጥንታዊ ቻይና የሻንግ ሥርወ መንግሥት ንጉሥ ነበር። በቀርቀሃ ዜና መዋዕል እና በሢማ ጭየን ታሪካዊ መዝገቦችም ዘንድ ለ12 ዓመት የዳ ዲንግ በኲር ሲሆን ከዦንግ ረን ቀጥሎ ነገሠ፤ ልጁም ዎ ዲንግ ተከተለው። ዪ ዪን በዚህ ዘመን ሁሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ሲሆን ቀረ። ከመሥራቹ ታንግ ልጅ-ልጆች ታላቁ ስለ ነበር ዪ ዪን ለዙፋን መረጠው፣ «ትምህርት ለታይ ጅያ» የተባለ የምክር ጽሁፍ በተለይ ለርሱ አዘጋጀ። ታይ ጅያ ከሚኒስትሩ ዪ ዪን ጋር እንደ ታገለ ይመስላል። በሢማ ጭየን ዘንድ፣ ከሦስት አመት በኋላ ታይ ጅያ ረባሽና ትምህርቱን የማይከተል ንጉሥ ስለ ሆነ ዪ ዪን ለሚከተሉት ፫ አመት አሠሩትና እራሱ መንግስቱን አስተዳደረ። ከዚህ በኋላ ታይ ጅያ ንሥሐ ገብቶ ለማስተዳደሩ እንዲመለስ ተፈቀደለትና ዪ ዪን እስከ ዎ ዲንግ መጀመርያ ዓመት ሚኒስትር ሆኖ ተቀጠለ። በቀርቀሃ ዜና መዋዕሎች ግን ዪ ዪን ታይ ጅያን ከ1ኛው እስከ 7ኛው ዓመት አሥሮት ታይ ጅያ ከዚያ አመለጠና ዪ ዪንን አስገደለው ይላል። ይህ ከሌላ መረጃ ጋር ስለማይስማማ በኋላ ወደ ዜና መዋዕሉ የተሰካ ይሆናል የሚል ነጥብ ደግሞ ተጽፎበታል። በሥነ ቅርስ ከ1200 ዓክልበ."} {"id": "31405", "contents": "'ወን ዲንግ የ ቻይና ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31033", "contents": "[[File:|250px| right| thumb|2 ቴልጌልቴልፌልሶር]] 2 ቴልጌልቴልፌልሶር ከ እስከ ዓክልበ. የአሦር ንጉሥ ነበረ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31135", "contents": "ሶቴ በኮሪያ የነገሠ ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "48853", "contents": "ጦርነት ግዛቶች ወይም ኅብረተሠቦች በመሣሪያዎች ሲታገሉ ነው። በጦርነት ጊዜ ሥራዊቶቹ ብዙ ግፍና መግደል ሊያድርጉ ይቻላል። በጥንታዊ ግብጽ ጥንታዊ መንግሥት 3125-2763 ዓክልበ. ግድም የሔሩ ወገን (የፈርዖኖች ወገን) ብዙ ጊዜ ጦርነት በአካባቢያቸው ሕዝቦች እንዳደረጉ ይታወቃል። በኋላ በመስጴጦምያ ታሪክ ኤላምና ኪሽ የተባሉት ጥንታዊ አገራት እርስ በርስ ጦርነት ጀመሩ (2384 ዓክልበ.)። በትንሽ ጊዜ ላይ ጦርነቶች በቻይና፣ በአፍሪቃና በአውሮፓ በየትም ተከሰቱ። ከዚያ ወዲህ ምንጊዜም በዓለም ላይ አንዳንድ ጦርነቶች በአንዳንድ አገራት ሊገኙ ይቻላል፤ በአንድም አገር ጦርነት በማይገኝበት ጊዜ ወይም ከተጨረሰ በኋላ ሰላም ይባላል። የመንግሥታት ማህበርና ቀጥሎ የተባበሩት መንግሥታት የአለም አገራት ሰላም እንዲጠብቅ ሠርተዋል፣ ሆኖም በአንዳንድ ቦታ ጦርነት እስካሁን ድረስ ይከሠታል።"} {"id": "49879", "contents": "1990ዎቹ እንደ አውሮጳውያን አቆጣጠር ማለት ከ1982 እስከ 1992 ዓም የነበሩት ዓመታት ናቸው። ስለዚህ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር ብዛቱ በ1980ዎቹ እና በትንሹ በ1990ዎቹ አ.ም. ውስጥ ነው።"} {"id": "49051", "contents": "አሥራ ሁለት በተራ አቆጣጠር ከአሥራ አንድ የሚከተለው ቁጥር ነው። ምልክቱ ከግዕዝ እንደ ተወረሰ ፲፪ ነው፣ ይህም ከአሥር እና ሁለት ምልክቶች ነው። በብዙ ልሳናት የሚገኘው ምልክት 12 ከሕንዳዊ ቁጥር ምልክቶች 1 (አንድ) እና 2 (ሁለት ነው። ከዚያ አስቀድሞ በሮማውያን ቁጥር ምልክቶች የ«አሥራ ሁለት» ምልክት «XII» ነበር።"} {"id": "6592", "contents": "1 January 877 - 1 September 877 እ.ኤ.ኣ. = 869 ዓ.ም. 2 September 877 - 31 December 877 እ.ኤ.ኣ. = 870 ዓ.ም."} {"id": "15436", "contents": "መልካም ስም ከመቃብር በላይ ይቆማል የአማርኛ ምሳሌ ነው። መልካም ስም ከመቃብር በላይ ይውላል"} {"id": "12472", "contents": "ፍሎሪን ንጥረ ነገር ሲሆን መርዛማ ቢጫ ጋዝ ነው። የጥንተ፡ንጥር ጥናት (ኬሚስትሪ) በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ ፍሎሪን የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ። (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "14932", "contents": "ለተወገረ የማያዝን እንብርት የለውም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "15148", "contents": "አትናገር ብየ ብነገርው አትናገር ብሎ ነገረው"} {"id": "3496", "contents": "1881 አመተ ምኅረት ጥቅምት 5 ቀን - መጀመርያው ተንቀሳቃሽ ፊልም ፈተና የራውንድኸይ ገነት ትርኢት (2 ሴኮንድ) በሊድስ፣ እንግሊዝ በሉዊ ለ ፕረንስ ተቀረጸ። መጋቢት 2 ቀን - ንጉሠ-ነግስት ዮሐንስ አራተኛ በመተማ ውግያ ከሱዳን ጋር ተገደሉ። ሚያዝያ 25 ቀን - 2ኛ ምኒሊክ ከጣልያን ጋር ውል ፈርመው ኤርትራ ለጣልያን ስልጣን ሰጡ። ያልተወሰነ ቀን፦ ቡጁምቡራ በጀርመን ምሥራቅ አፍሪካ (የዛሬው ቡሩንዲ) የወታደር ጣቢያ ሆነ። ባንጊ ከተማ (ዛሬ የመካከለኛው አፍሪካ ሪፑብሊክ ዋና ከተማ) በፈረንሳዮች በኡባንጊ ወንዝ ላይ ተመሠረተ። እንግሊዛዊው ሴሲል ሮድስ ከንዴቤሌ ንጎሥ ሎቤንጉላ የማዕደን ማውጣት ፈቃድ አገኘ። አቡነ ማቴዎስ 10ኛ ቡናን አጸደቁት። ሚያዝያ 13 ቀን - አዶልፍ ሂትለር መጋቢት 2 ቀን - ንጉሠ-ነግስት ዮሐንስ አራተኛ"} {"id": "16936", "contents": "ፈሪ እንዳይሉኝ አንድ ገደልሁ ጀግናም እንዳይሉኝ አልደገምሁ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "3604", "contents": "ፖርቶ ኖቮ (Porto-Novo፤ ደግሞ Hogbonou /ሆግቦኑ/፣ Adjacé /አጃሽ/ ተብሎ) የቤኒን ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር (1998 ዓ.ም.) 238,199 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 06°30′ ሰሜን ኬክሮስ እና 02°47′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል። ፖርቶ ኖቮ በድሮ 'አጃች' ሲባል የአጃ መንግሥት መቀመጫ ነበረ። የአሁኑ ስም ከፖርቱጊዝ ባርያ ፈንጋዮች በ17ኛ ክፍለ ዘመን ወጣ። እነሱ አንድ ጣቢያ እዚያ ሰርተው ነበር። በኋለኛ ዘመን በ1855 ዓ.ም. እንግሊዞች አደጋ ስለ ጣሉ የፖርቶ ኖቮ መንግሥት የፈረንሳይ ጠባቂነትን ተቀበለ። ነገር ግን የጎረቤት ዳሆመይ መንግሥት የፈረንሳያውያንን ጥልቅ ማለት ስላልወደዱ ከሁለቱ መንግሥታት መካከል ጦርነት ሆነ። በ1875 ዓ.ም. የፈረንሳይ ባሕር ኃይል በፖርቶ ኖቮ ደረሰና ፖርቶ ኖቮ ወደ ፈረንሳይ ቅኝ አገር ወደ ዳሆመይ ተጨመረ። በ1892 ዓ.ም. የዳሆመይ መቀመጫ ሆነ።"} {"id": "20788", "contents": "ውሀውም እንዳይደርቅ አሳውም እንዳያልቅ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ውሀውም እንዳይደርቅ አሳውም እንዳያልቅ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "17920", "contents": "የአፍ ወለምታ በቅቤ አይታሽም"} {"id": "21142", "contents": "የማህበር አሽከር በልቶም አይጠገን ታሞም አይድን የአማርኛ ምሳሌ ነው። የማህበር አሽከር በልቶም አይጠገን ታሞም አይድን የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21790", "contents": "ያንዱ ቤት ሳይጠፋ ያንዱ ቤት አይለማ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያንዱ ቤት ሳይጠፋ ያንዱ ቤት አይለማ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "23254", "contents": "ቤተ መጽሀፍት የተለያዩ መረጃዎች፣ ጥራዞች፣ መጽሀፎች፣ እለታዊ እትሞች እንዲሁም ሌሎች ማጣቀሻዎች በዓይነት በዓይነት ተደርድረው የሚገኙበት ቤት ነው። ይህ ስብስብ በመንግሥት፣ በተቋማት ወይም በግለሠብ ደረጃ ሊቋቋም ይችላል። የጥንት ቤተ መጻሕፍት ዝርዝር"} {"id": "19108", "contents": "አርጀንቲና የአለም ባንዲራዎች ሰንደቅ ዓላማ (ይህ ባንዲራዎች ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "48070", "contents": "አብዱላ ኦርፖቭ አሁን የኡዝቤኪስታን ጠቅላይ ሚኒስትር ነው። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "11723", "contents": "የካቲት ፲፪፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻፷፪ ኛው ዕለት ሲሆን፤ የበጋ ወቅት ፵፯ ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነሉቃስ ፪፻፬ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፪፻፫ ቀናት ይቀራሉ። ፲፱፻፳፱ ዓ/ም - ለኢጣሊያ ንጉሣዊ ቤተሰብ አንድ ልዑል በመወለዱ ምክንያት በጄነራል ግራዚያኒ ትዕዛዝ በቀድሞው የገነተ ልዑል ቤተ መንግሥት (የአሁኑ አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ቅጽር ግቢ ከተሰበሰቡት የአዲስ አበባ ነዋሪዎች፤ ለፋሺስቶቹ ያደሩ ከሀዲ ባንዳዎችና መኳንንት፤ የፋሺስት ባለ ሥልጣናት ወታደሮች በተሰበሰቡበት መኻል፣ አብርሃ ደቦጭና ሞገስ አስገዶም የእጅ ቦምብ ወርውረው አደጋ ሲጥሉ ግራዚያኒን ጨምሮ ብዙ ሰዎች ተጎድተዋል። ይኸንን ድርጊት በመበቀል ሰበብ እዚያው ግቢ ውስጥ ከሶስት መቶ በላይ የሚሆኑ ኢትዮጵያውያን ተጨፈጨፉ፤ ቀጥሎም የተማሩ ወጣቶች፣ የጦር መኮንኖችና ካህናት፣ የደብረ ሊባኖስ መነኮሳት በሙሉ እየተለቀሙ ተጨፈጨፉ። የአዲስ አበባ ነዋሪዎችን በቤት ውስጥ እያስገቡ ከውጭ ቆልፈው ቤንዚን እያርከፈከፉ አቃጠሉአቸው። በአካፋ፣ በዶማ፣ በመጥረቢያ በተገኙበት ኢትዮጵያውያንን እየቆራረጡ የደም ጎርፍ አወረዱ። ፋሽስቶች የአዲስ አበባንና የአካባቢውን ሕዝብ በጅምላ ጨፈጨፉት። በሶስት ቀናት ፴ሺህ ሕዝብ መስዋዕትነት ተቀበለ። ፲፱፻፸፩ ዓ/ም - የኢትዮጵያ አየር መንገድ ኢቲ-ኤ-ኤፍ ደብልዩ (ET-AFW) ዲሲ ፫"} {"id": "14981", "contents": "ለወሬ ሞትሁ ለእህል ሰለፍኩ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ወሬ አጥብቆ ወዳጅን የሚገልጥ ዘይቤ"} {"id": "15185", "contents": "ለፍየል ህመም በሬ ማረድ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "15275", "contents": "ሎሌ ያገለገለውን ይቆጥራል ጌታ ያስቀየመውን ያስባል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21143", "contents": "የማሚቴን እጅ ያላየ በእሳት ይጫወታል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የማሚቴን እጅ ያላየ በእሳት ይጫወታል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "15995", "contents": "ስደትና አግዳሚ ሁሉንም እኩል ያረጋል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የስደትን እኩል አድራጊነት ያሳያል።"} {"id": "21521", "contents": "የፈቷት ሴት ያጠቡት ወጪት የወጡበት ቤት አንድ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው። የፈቷት ሴት ያጠቡት ወጪት የወጡበት ቤት አንድ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "17135", "contents": "ባለጌ የጠገበ እለት ይርበው አይመስለውም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "17237", "contents": "ባርያና ቃርያ ጌታውን እንዳቃጠለ ይኖራል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "16361", "contents": "ሺ ያጭሽ አንድ ያገባሽ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሺ ቢያጩሽ አንድ ያገባሽ"} {"id": "16385", "contents": "ሽንኩርት አንድም በሉት ገማ ደገሙትም ገማ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "19541", "contents": "ነገር በለዛው ጥሬ በለዛዛው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "17975", "contents": "ተጋበዙና ብሉ ሀይ በሉ ከልክሉ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20765", "contents": "ውሀ ምን ያስጮኸዋል ድንጋይ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ውሀ ምን ያስጮኸዋል ድንጋይ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "18461", "contents": "ታላቅ ጦር ባይወጉበት ያስፈራሩበት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "18539", "contents": "መጋቢት ፲፱፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻፺፱ ኛው ዕለት ሲሆን፤ የበጋ ወቅት ፹፬ ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፻፷፯ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፻፷፮ ቀናት ይቀራሉ። ፲፱፻፳፪ ዓ/ም - የንግድ እና ኢንዱስትሪ ማዕከል እንዲሁም የቱርክ ርዕሰ ከተማ የሆነችው ‘አንጎራ’ ስሟ ተለውጦ አንካራ ስትባል፤ የአገሪቱ አንደኛ ከተማ እና በሮማይስጡ ቄሳር ቁስጥንጢኖስ የተመሠረተችው ቁስጥንጢንያ ወይም ኮንስታንቲኖፕል (Constantinople) ስሟን ቀይራ ኢስታንቡል ተባለች። ፲፱፻፷፮ ዓ/ም - የኢትዮጵያ አብዮት ሲፈነዳ ከተሰነዘሩት ዐበያት ሕዝባዊ እሮሮዎች አንዱ በመሳፍንቱ፣ መኳንንቱ፣ ሚኒስትሮችና ባለሥልጣናት ግፈኝነት እና ሙስና ስለነበር ይሄንኑ ጉዳይ እንዲያጠና የተመሠረተው ኮሚሲዮን አባላት ተሠየሙ። ፲፱፻፹፮ ዓ/ም - በደቡብ አፍሪቃ ሪፑብሊክ ፤ በጆሃንስበርግ ከተማ፣ በዙሉዎችና ‘የአፍሪቃ ብሔራዊ ሸንጎ’ (African National Congress) ደጋፊዎች መኻል በተከሰተው ሽብር አሥራ ስምንት ሰዎች ሕይወታቸውን አጥተዋል። ፲፱፻፸፮ ዓ/ም - ለ መብራት ኃይል የእግር ኳስ ክለብ፤ የኢትዮጵያ ቡና የእግር ኳስ ክለብ እና የድሬ ዳዋ ባቡር የእግር ኳስ ክለብ እንዲሁም በቅርቡ ደግሞ ለየመን የአል ሳቅር የእግር ኳስ ክለብ ተጫዋቹ ዮርዳኖስ አባይ (እንግሊዝኛ) P.R.O., FCO 371/1829 - ANNUAL REVIEW FOR ETHIOPIA FOR 1974 (እንግሊዝኛ) http://en.wikipedia.org/wiki/March_28"} {"id": "20873", "contents": "ዘፍኖ አያምር እንኳን አልቅሶ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዘፍኖ አያምር እንኳን አልቅሶ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20327", "contents": "እንኳን ለራሱ ለሰው ይተርፋል እሱ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22529", "contents": "የኢትዮጵያ ዲሞክራሲያዊ አንድነት ንቅናቄ የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲ ነው።"} {"id": "21977", "contents": "ደንቆሮ የሰማ ለት ያብዳል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ደንቆሮ የሰማ ለት ያብዳል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21995", "contents": "ደግና ማለፊያ ትግልና ልፊያ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ደግና ማለፊያ ትግልና ልፊያ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22049", "contents": "ዳኛ ይመረምራል ጣዝማ ይሰረስራል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዳኛ ይመረምራል ጣዝማ ይሰረስራል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22097", "contents": "ድሀ ካልጋረ ዶሮ ካልጫረ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ድሀ ካልጋረ ዶሮ ካልጫረ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22619", "contents": "ሽመል ወይም አርቃይ (Oxytenanthera abyssinica) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው። ይህ በወገኑ «Oxytenanthera» አንድያው ዝርያ ነው።"} {"id": "30947", "contents": "ካርያ በጥንታዊ አናቶሊያ የነበረ አገር ነው። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "3641", "contents": "ብራዛቪል የኮንጎ ሪፑብሊክ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 1,169,900 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 04°14′ ደቡብ ኬክሮስ እና 15°14′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል። ከኪንሻሳ ፊት ለፊት ሲሆን ቀድሞ ንኩና በተባለ መንደር ሥፍራ ላይ በ1872 ዓ.ም. ተመሠረተ።"} {"id": "31391", "contents": ""} {"id": "40931", "contents": "9 January በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) በዘመነ ማቴዎስ፣ በዘመነ ማርቆስና በዘመነ ሉቃስ ጥር 1 ቀን ማለት ነው። በዘመነ ዮሐንስ ግን (ዘመነ ሉቃስ የሥግር ዓመት በመሆኑ) ታኅሣሥ 30 ቀን ላይ ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "42131", "contents": "1 January 3 - 27 August 3 እ.ኤ.ኣ. = 6 ዓክልበ. ዓ.ም. 28 August 3 - 31 December 3 እ.ኤ.ኣ. = 5 ዓክልበ. ዓ.ም."} {"id": "31475", "contents": "'ፓን ገንግ የ ቻይና ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "44189", "contents": "ሜጫ ወረዳ የመስኖ ተጠቃሚ ከሆኑ የም/ጎጃም ወረዳዎች የመጀመሪያዋ ስትሆን ዋና ከተመዋም መራዊ ነች። በወረዳዋ ፩ የመንግስትና በርካታ የግል ኮሌጆች ይገኛሉ። በመሪዊ ከተማ ፩ ደረጃውን የጠበቀ ሆስፒታል እተገነባ ነዉ ግምባታው ሲጠናቀቅ 43ት ቀሌዎችን ተጠቃሚ ያደርጋል። መራዊ ለኑሮ ተስማሚና ለኢንቨስትመንት አመች ናት። በከተመዋ ፩ የወረቀት ፋብሪካ እየተገነባ ይገኛል። ለልማትም ቢሆን ተስማሚ ናት፤ ምክንያቱም የቆጋ መስኖ በዉስጧ ስለሚገኝ ነው። መራዊ ከባህር ዳር 35ኪ.ሜ ርቃት ገኛለች።"} {"id": "44351", "contents": "ያዓሙ ኑብዎሰሬ ግብጽን በ፪ኛው ጨለማ ዘመን (14ኛው ሥርወ መንግሥት) ምናልባት ከ1811 እስከ 1801 ዓክልበ. ግድም ድረስ የገዛ ፈርዖን ነበረ። የግብጽ ታሪክ ሊቅ ኪም ራይሆልት ከሥነ ቅርስ እንደሚያስረዳው፣ ከያክቢም ሰኻኤንሬ ቀጥሎ ያዓሙ በአባይ ወንዝ አፍ ዙሪያ ለጤቤስ ፈርዖን ተገዥ ሆኖ ነገሠ። ሕዝቡ ከከነዓን የደረሱ ሴማዊ እረኞችና ነጋዴዎች ነበሩ። አያሌ (ከ25 በላይ) የያዓሙ ጢንዚዞች በዚያ ወቅት በዙሪያው እንደ ገዛ ይገልጻሉ። ሆኖም በአንዳንድ ሊቃውንት አስተሳሰብ ዘንድ ያዓሙ ከ200 ዓመታት በኋላ በ16ኛው ሥርወ መንግሥት ውስጥ ነበር የነገሠ። ^ Kim Ryholt, 1997, The Political Situation in Egypt During the Second Intermediate Period p. 199"} {"id": "7296", "contents": "1 January 530 - 30 August 530 እ.ኤ.ኣ. = 522 ዓ.ም. 31 August 530 - 31 December 530 እ.ኤ.ኣ. = 523 ዓ.ም."} {"id": "48839", "contents": "ቬሮና (ጣልያንኛ፦ Verona) የጣልያን ከተማ ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "14028", "contents": "መሰንቆ (ወይም ጭራ ዋጣ) ባለ አንድ ክር የሙዚቃ መጫወቻ ሲሆን እንደ ቫዮሊን በደጋን ሲመታ የሙዚቃ ቃና ይሰጣል። አንድ የፍየል ወይንም የበግ ቆዳ ያስፈልጋል፤ እንዲሁም የወይራ እንጨት እንዲሁም የፈረስ ወይንም የበሬ ጅማት ያስፈልጋል። የመሰንቆን ከየት መጣ በቅጡ ለመረዳት አዳጋች ቢሆንም በአንድአንድ የምዕራብ አፍሪካ እና መካከለኛ ምሥራቅ ሀገራት በድምጽ የሚመሳሰሉ አካላዊ ቅርጻቸው ግን ልዩነት ያላቸው መሣሪያዎች አሉ። መሰንቆ በቤተ መንግሥት መኳንንትን ለማስደሰት፣ ጦርነት የሆነ እንደሆነ ደግሞ ወታደሩን በስሜት ለመቀስቀስ ይጠቀሙበት ነበር። በማዕረግ ደረጃም ሊቀ መኳስ በሚል ስያሜ ሹመት ይሰጣቸው ነበር። ለምሳሌ ያህል በዓድዋ ጦርነት ተሳትፈው የነበሩት፤ የወሎው ንጉሥ የራስ ሚካኤል ባለሟል ሀሰን አማኑ ጥይት ባይተኩሱም በግጥሞቻቸው ጣልያንን መደቆሳቸውን ታሪክ ይመሰክራል። ወታደሩን ከማነሳሳት አንጻር የአዝማሪዎቹ ድርሻ ከፍተኛ ነበር። ለዚያም ነው በሁለተኛው የኢጣሊያ ወረራ አዝማሪዎች ከያሉበት ተሰብስበው ሕይወታቸው እንዲያልፍ የተደረገው። መሰንቆ ሀገር አቀፋዊ የአሠራር ስታንዳርድ የለውም። በመሆኑም የጭራው ብዛት እና ርዝመት፣ የተሠራበት የእንጨት ዓይነት፣ የተጠቀምነው የቆዳ ዓይነት እና የጭራውን ፍሪክሽን ለመቀነስ የተጠቀምንበት ዕጣን ለድምጹ መለዋወጥ የራሳቸውን አስተዋጽኦ ያደርጋሉ።"} {"id": "3588", "contents": "ቲራና የአልባኒያ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር (1997 ዓ.ም.) 585,756 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 41°20′ ሰሜን ኬክሮስ እና 19°49′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል። በድሮ ዘመን በሥፍራው ትንሽ መንደር ነበረ። ዘመናዊው ከተማ በ1606 ዓ.ም. ተመሠርቶ፣ በ1912 ዓ.ም. የአገሩ ዋና ከተማ ሆነ።"} {"id": "3672", "contents": "በርሊን የጀርመን ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 3 933 300 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 3,274,500 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 52°32′ ሰሜን ኬክሮስ እና 13°25′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል። በርሊን በ1155 ዓ.ም. አካባቢ ተመሠረተ። በርሊን (/ bɜːrˈlɪn/ bur-LIN፣ ጀርመንኛ: [bɛʁˈliːn] (የድምጽ ተናጋሪ አዶ ማዳመጥ)) በሁለቱም አካባቢ እና በሕዝብ ብዛት የጀርመን ዋና ከተማ እና ትልቁ ከተማ ናት። በከተማዋ ገደብ ውስጥ ባለው የህዝብ ቁጥር መሰረት 3.7 ሚሊዮን ነዋሪዎቿ የአውሮፓ ህብረት በጣም በህዝብ ብዛት የምትገኝ ከተማ አድርጓታል። ከጀርመን አስራ ስድስት ክፍለ ሀገራት አንዱ የሆነው በርሊን በብራንደንበርግ ግዛት የተከበበ እና ከፖትስዳም የብራንደንበርግ ዋና ከተማ ጋር ትገኛለች። ወደ 4.5 ሚሊዮን የሚጠጋ ህዝብ ያለው የበርሊን ከተማ አካባቢ በጀርመን ከሩር ቀጥሎ ሁለተኛው ከፍተኛ የህዝብ ብዛት ያለው የከተማ አካባቢ ነው። የበርሊን-ብራንደንበርግ ዋና ከተማ ከስድስት ሚሊዮን በላይ ነዋሪዎች ያሉት ሲሆን ከራይን-ሩር እና ራይን-ሜይን ክልሎች ቀጥሎ በጀርመን ሦስተኛው ትልቁ የሜትሮፖሊታን ክልል ነው። በርሊን በስፓንዳው ምዕራባዊ አውራጃ ወደሚገኘው ወደ ሃቭል (የኤልቤ ገባር) የሚፈሰውን የስፕሬይ ዳርቻን ትዘረጋለች። ከከተማዋ ዋና ዋና መልክዓ ምድራዊ ገጽታዎች መካከል በምእራብ እና በደቡብ ምስራቅ አውራጃዎች ውስጥ በስፕሪ ፣ ሃቭል እና ዳህሜ የተቋቋሙት ብዙ ሀይቆች ይገኛሉ ፣ ከእነዚህም ውስጥ ትልቁ ሙግገልሴ ሀይቅ ነው። በርሊን በአውሮፓ ሜዳ ውስጥ በመሆኗ በአየር ሁኔታው ​​​​ወቅታዊ የአየር ጠባይ ተጽዕኖ ያሳድራል። ከከተማዋ አንድ ሶስተኛው አካባቢ ደኖች፣ መናፈሻዎች፣ የአትክልት ስፍራዎች፣ ወንዞች፣ ቦዮች እና ሀይቆች ያቀፈ ነው። ከተማዋ በመካከለኛው ጀርመን ዘዬ አካባቢ ትገኛለች፣ የበርሊን ቀበሌኛ የሉሳቲያን-አዲስ ማርሺያን ዘዬዎች ተለዋጭ ነው። በመጀመሪያ በ 13 ኛው ክፍለ ዘመን የተመዘገበው እና ሁለት አስፈላጊ ታሪካዊ የንግድ መስመሮችን ሲያቋርጥ በርሊን የብራንደንበርግ ማርግራቪየት (1417-1701) ፣ የፕራሻ መንግሥት (1701-1918) ፣ የጀርመን ኢምፓየር (1871-1918) ዋና ከተማ ሆነች። ፣ ዌይማር ሪፐብሊክ (1919-1933) እና ናዚ ጀርመን (1933-1945)። በርሊን በ1920ዎቹ በዓለም ላይ ሦስተኛዋ ትልቁ ማዘጋጃ ቤት ነበረች። ከሁለተኛው የዓለም ጦርነት በኋላ እና ከዚያ በኋላ በአሸናፊዎቹ አገሮች ከተያዙ በኋላ ከተማይቱ ተከፋፈለች;"} {"id": "3690", "contents": "እየሩሳሌም (/dʒəˈruːsələm/፤ ዕብራይስጥ፡ יְרוּשָׁלַיִם የድምጽ ማጉያ አዶ ዬሩሻላይም፤ አረብኛ፡ القُدس የድምጽ ማጉያ አዶ-ቁድስ)"} {"id": "15084", "contents": ""} {"id": "15156", "contents": "ለጉንዳን ደም የለው ለዝንብ ቤት የለው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "13116", "contents": "ነጭ የቀለም አይነት ሲሆን የተወሰነ ሞገድ ርዝመቱ የለውም ምክንያቱም ሁሉም ቀለማት አንድ ላይ ባንድ ጊዜ ሲኖሩ ነውና ነጭ ቀለምን የሚሰጡን። በሌላ ቋንቋ ነጭ ማለት ብዙ የሞገድ ርዝመቶችን ባንድ ጊዜ አጠቃሎ ይዞአል።"} {"id": "17376", "contents": "ተቀምጠው የሰቀሉት ቆመው ለማውረድ ያስቸግራል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "17388", "contents": "ተባቄላ አይጠፋም ዲቃላ ከጠላ አይታጣም አተላ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "11808", "contents": "የኦራፂዮች ቃለ መሐላ (በ ፈረንሳይኛ ፡ Le Serment des Horaces) የ ዣክ-ሉዊ ዳቪድ ሥዕል ነው።"} {"id": "20526", "contents": "እዳ ሰርጉ ነውር ማእረጉ የአማርኛ ምሳሌ ነው። እዳ ሰርጉ ነውር ማእረጉ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20544", "contents": "እድሜና መስታወት አይጠገብም የአማርኛ ምሳሌ ነው። እድሜና መስታወት አይጠገብም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "18312", "contents": "ብሎን የተጠማዘዙ ተዳፋቶች በአንድ ቀጥ ያለ ምሶሶ ላይ የተጠመጠሙበት ማሽን ነው። ብሎን፣ ክምንነት አንጻር፣ የተዳፋት አይነት ነው። ክብ እንቅስቃሴን ወደ ቀጥተኛ እንቅስቃሴ የመቀየር ችሎታ አለው። ስለሆነም አንድ ብሎን በካቻቢቴ ሲዘወር፣ እራሱ እየሰረሰረ ወደ እንጨት የመግባት ሁኔታ ያሳያል።"} {"id": "20676", "contents": "ከነገሩ ጾም ይደሩ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ከነገሩ ጾም ይደሩ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "19782", "contents": "የኤሌክትሪክ መስክ በኤሌክትሪክ ቻርጅ ዙሪያ ወይንም ከጊዜ አንጻር በሚለዋወጥ የመግነጢስ መስክ ዙሪያ የሚገኝ የጉልበት መስክ ነው። q1, q2, q3, ..."} {"id": "21168", "contents": "የማያበድር ደመና የማይመልስ ቀማኛ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የማያበድር ደመና የማይመልስ ቀማኛ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21216", "contents": "የማይድን በሽተኛ በበጋ እሸት አምጡልኝ ይላል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የማይድን በሽተኛ በበጋ እሸት አምጡልኝ ይላል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20364", "contents": "እንደ እሸት ፈልፍዬ እንደ ዘንግ መልምዬ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22038", "contents": "ዳኛ ቢያዳላ በዳኛ አህያ ቢያጋድል በመጫኛ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዳኛ ቢያዳላ በዳኛ አህያ ቢያጋድል በመጫኛ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22206", "contents": "ጀምበር ሳለ እሩጥ አባት ሳለ አጊጥ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ጀምበር ሳለ እሩጥ አባት ሳለ አጊጥ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22248", "contents": "ጅብ ካኮተኮተ ሰው ከተከተተ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ጅብ ካኮተኮተ ሰው ከተከተተ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22308", "contents": "የፍቅር ደስታው ከሴት ጭን መሃል ይገኛል ፈልጉ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የፍቅር ደስታው ከሴት ጭን መሃል ይገኛል ፈልጉ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22380", "contents": "(ይህ ስለ ብሔር ወይም ሕዝብ የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) ኢሮብ የኢትዮጵያ ብሔር ነው።"} {"id": "7184", "contents": "1 January 583 - 31 August 583 እ.ኤ.ኣ. = 575 ዓ.ም. 1 September 583 - 31 December 583 እ.ኤ.ኣ. = 576 ዓ.ም."} {"id": "6848", "contents": "1 January 750 - 1 September 750 እ.ኤ.ኣ. = 742 ዓ.ም. 2 September 750 - 31 December 750 እ.ኤ.ኣ. = 743 ዓ.ም."} {"id": "3302", "contents": "1928 አመተ ምኅረት መጋቢት 22 ቀን - በማይጨው አካባቢ ግጥሚያ በጣልያ ጦርነት ጊዜ የፋሺስት ሃያላት በመሳርያዎች ምክንያት ድል አድርገው ወደ አዲስ አበባ ቀረቡ። ኅዳር 15 - ልጅ እያሱ"} {"id": "48348", "contents": "ኑናቩት በካናዳ የሚገኝ ግዛት ነው። በ1991 ዓም ተመሠረተ። ዋና ከተማው ኢቃሉዊት ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "51114", "contents": "መለጠፊያ:Ficha de entidad subnacional የጃሊስኮ ፣ ሜክሲኮ ግዛት ከሚመሠረቱት 125 ማዘጋጃ ቤቶች አንዱ ከተማ ናት ፡፡ የኑዌቫ ጋሊሲያ አውራጃ አካል ሲሆን በኑዌቫ ጋሊሲያ መንግሥት ውስጥ እና በ 1786 መካከል እንዲሁም ከ 1786 እስከ 1821 ባለው የጉዋላላራ ማዘጋጃ ቤት ውስጥ ይገኛል ፡፡ ኦክሲደንቴ ወይም የሜክሲኮ ማዕከላዊ ኦክሲደንት 4 5 6 7 8 9 እሱ የባጂዮ-ኦሲኪዳን ህብረት አካል ነው ፡፡ የማዘጋጃ ቤቱ የህዝብ ብዛት በ INEGI መረጃ እ.ኤ.አ. በ 2020 zapopan መሠረት የህዝብ ብዛቷ 1,476,491 ነው ፡፡ ከጃሊስኮ 11 ህዝብ ቁጥር ውስጥ የመጀመሪያው ነው ፡፡ ዛፖፓን በጄሊስኮ ውስጥ ከፍተኛ የአገር ውስጥ ምርት (GDP) እና ኤች.አይ.ዲ. ያለው ማዘጋጃ ቤት እንዲሁም በሜክሲኮ ውስጥ ከፍተኛ ኤች.ዲ.አይ. እና አጠቃላይ የነፍስ ወከፍ ካላቸው 50 ማዘጋጃ ቤቶች አንዱ ነው ፡፡ ^ https://www.milenio.com/politica/comunidad/cual-es-el-municipio-mas-poblado-en-jalisco-inegi"} {"id": "10784", "contents": "ጉበት በሰዎችና በብዙ እንስሶች ውስጥ የሐሞት መገኛ ሲሆን ሆድ ምግብን ለማንሸራሸር የሚረዳ አካል ነው። ከዚህም በላይ ሌሎች ልዩ አይነተኛ ሚናዎች ስለ ሰውነት ጤና ያጫወታል።"} {"id": "3602", "contents": "ብሩክሴል ወይም ብራስልስ (Bruxelles / Brussel) የቤልጅክ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 1,769,500 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 50°50′ ሰሜን ኬክሮስ እና 04°21′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል። የብሩክሴል ትርጉም 'የአሮንቃ ቤት' ሲሆን መጀመርያው ቤተ ክርስቲያን በኤጲስ ቆፖሱ ቅዱስ ጋውጌሪኩስ በ572 ዓ.ም. ተሰርቶ ነበር።"} {"id": "48816", "contents": "መጽሐፍ ማለት ብዙ የጽሑፍ ገጾች ለማንበብ ምቾት የተቀነባበሩበት ወረቀት ክምችት ነው። በተለምዶ የመጽሐፉ አርዕስት በሽፋኑ ፊት ላይ ይታተማል። አሁን በዘመናዊ ቴክኖሎጂ መጽሐፍም በኢንተርኔት ላይ ማንበብ ይቻላል። ሆኖም የተለመደው የወረቀት መጽሐፍ ትልቅ ጥቅም ስላለው ለዘለቄታ የተወደደ ሆኗል።"} {"id": "13166", "contents": "ጦስኝ (Thymus serpyllum) በኢትዮጵያ የሚበቅል እጽ ሲሆን ለተለያዩ የጤና መታወኮች እንደ መድሃኒት ያገለግላል። እንደ ሻይ ቅጠል በማገልገል ሻይ ለማፍላት ያገልግላል። በጦስኝ ወገን ብዙ ተመሳሳይ ዝርያዎች አሉ፣ በብዙ አገራት አበሳሰሎች እንደ ቅመሞች ይጠቀማሉ። እንደ ቅመም፣ ጦስኝ ተደርቆ ተደቅቆ ከሌሎች ቅመሞች ጋር ተቀላቅሎ ለበርበሬና ለሽሮ ይጠቅማል። ጨብጡ ለማከም እንደ ጠቀመ ተዝግቧል። በሻይ ለጉንፋንና ለጉበት በሽታ ያከማል። አንዳንዶች እንደ ሲጃራ አጭሰውታል። የቅጠሉና የአገዳው ሻይ ደግሞ ለስኳር በሽታ እንደ ተጠጣ ተዘገበ። ደጋ (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) ^ አማራ ጌታሁን - SOME COMMON MEDICINAL AND POISONOUS PLANTS USED IN ETHIOPIAN FOLK MEDICINE March 1976 እ.ኤ.አ. ^ የፍቼ፣ ኦሮሚያ ባህላዊ መድሃኒት ጥናት 2006 ዓም ከዓቢዩ እኒየው እና ሌሎች፣ ጎንደርና አዲስ አበባ ኡኒቨርሲቲዎች ሥነ ፍጥረት ኮሌጆች"} {"id": "12092", "contents": "ደቡብ አሜሪካ በአለም ካርታ ላይ ከአትላንቲክ ውቅያኖስ ወደ ምእራብ የሚገኝ አህጉር ነው። አርጀንቲና ቦሊቪያ ብራዚል ቺሌ ኮሎምቢያ ኤኳዶር የፈረንሳይ ጊያና ጋያና ፓራጓይ ፔሩ ሱሪናም ኡሩጓይ ቬኔዝዌላ (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "12200", "contents": "ዴሞክራሲ የፖለቲካ ሥርዓት ሲሆን ትርጓሜውም ሕዝባዊ መንግስት ማለት ነው። በሌላ አባባል ዲሞክራሲ ማለት ህዝብ የሚያስተዳድረውን አካል ያለምንም ተፅዕኖ ከመካከሉ መርጦ ሥልጣን የሚሰጥበት ሥርዓት ነው። ዴሞክራሲ በተጠነሰሰበት ጥንታዊት ግሪክ ፣ ሰዎች ይኖሩ የነበረበት መሠረታዊ የፖለቲካ አሃድ (ዩኒት) ፣ ከተማዊ መንግስት ይባላል። ይህ በአሁን ዘመን ካለው አገር ወይንም ብሔራዊ መንግስት ይለያል። ከተማዊ መንግስታት፣ ለምሳሌ አቴና እንደ ከተማ አስተዳደርነቱ ፣ በቆዳ ስፋት አንስተኛ ስለነበር የዘመኑ ዲሞክራሲ በቀጥተኛ ተሳትፎ (በስብሰባ) ላይ የተመሰረተ ነበር። ነገር ግን ይህ ዓይነት አሰራር ከ፲፯ኛው ክፍለ ዘመን በኋላ ለተነሱት በንፅፅር ግዙፍ ለሆኑት ብሔረ መንግስታት እማይቻል ስለነበር (ማለት ከአገሪቱ ግዙፍ የቆዳ ስፋት አንጻር ሁሉን ዜጋ በየሳምንቱ ለስብሰባ መጥራት ስለማይቻል) በእንግሊዝ አገር ፓርላማ የተባለ አዲስ ሥርዓት ተፈጠረ። ይህም ማለት ሕዝቡ ተወካዮቹን (የፓርላማ ዓባላትን) ይመርጣል፤ ተመራጮችም መንግሥትን ይመሠርታሉ። ይህ ዓይነት ሥርዓት (ቀጥተኛ ያልሆነ ዴሞክራሲ) በመባል ይታዎቃል። በአሁኑ ሰአት አብዛሃኛዎቹ የአለም ሃገራት የሚጠቀሙበት የመንግስት መዋቅር ነው። አንድ ሥርዓት ዲሞክራሲያዊ፣ በሌላ አነጋገግር ከሕዝብ ወይም በሕዝብ የቆመ ነው ከተባለ፣ ሕዝብ ማለት እዚህ ላይ ምንድን ነው?"} {"id": "17552", "contents": "አጥንት ጠንካራ የጀርባ አጥንት ያላቸው እንስሳት ውስጥ የሚገኝ የሥርዓተ-አፅም ክፍል ነው። ይህ መዋቅር ሙሉ ፍጥረቱ ራሱን እንዲችል እና እንዲንቀሳቀስ ከማስቻሉም በላይ የተለያዩ ሚኒራሎችን አጠራቅሞ ይይዛል። ከዚህም በተጨማሪ አጥንቶች ቀይ የደም ሴሎችን እና ነጭ የደም ሴሎችን ያመርታል። (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "21116", "contents": "የሚያማ ጠበኛ ዘወር ይበል ከኛ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሚያማ ጠበኛ ዘወር ይበል ከኛ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21140", "contents": "የሚፈርስ ከተማ ነጋሪት ቢመታ አይሰማ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሚፈርስ ከተማ ነጋሪት ቢመታ አይሰማ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21158", "contents": "የማነው እህል ያሰኝሃል ክምር የማነው ቤት ያሰኝሃል አጥር የአማርኛ ምሳሌ ነው። የማነው እህል ያሰኝሃል ክምር የማነው ቤት ያሰኝሃል አጥር የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21812", "contents": "ያወቀ ተጠነቀቀ ያላወቀ ተነጠቀ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያወቀ ተጠነቀቀ ያላወቀ ተነጠቀ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21830", "contents": "ያየ ቢሄድ የሰማ ይመጣል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያየ ቢሄድ የሰማ ይመጣል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20966", "contents": "የለመነ መነመነ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የለመነ መነመነ የአማርኛ ምሳሌ ነው። በአጠቃላይ ሲታይ፥ የለመነ መነመነ ማለት የሚለምን ሰው ሂደቱ ወደ ቅጥነት ብቻ ነው። በሰፊ ሲተረጎም መመንመን የመጎዳትን ሁኔታ ያሳያል።"} {"id": "17342", "contents": "ተማክሮ የፈሱት ፈስ አይገማም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ተማክረው የፈሱት ፈስ አይገማም"} {"id": "31364", "contents": "ፊር ቦልግ በአየርላንድ አፈ ታሪክ በአየርላንድ በጥንት የሠፈረ ብሔር ነበር። ፎሞራውያን የነመድ ወገን ካሸነፉ በኋላ የቀሩት ነመዳውያን ተበተኑ፤ አንድ ሢሶ ወደ ታላቅ ብሪታንያ ገባ፤ አንዱም ወደ ስሜን ሄዶ ቱአጣ ዴ ዳናን ሆኑ፤ ሦስተኛውም ወገን ከነመድ ተወላጅ ስምዖን ጋራ ወደ ግሪክ አገር ገባ። ግሪኮች ግን ባርዮች አደረጉዋቸው፤ አፈር በቦርሳዎች ውስጥ ወደ ተራራ ጫፍ መሸከም ነበረባቸው። ስለዚህ ስማቸው «ፊር ቦልግ» (የቦርሳ ሰዎች) ተባለ። ከነዚህም ውስጥ «ፊር ዶምናይን» አፈሩን የቆፈሩት ክፍል ሲሆን፣ ሌላውም «ጋሌዮይን» ተብለው ጦር የያዙት ዘበኞች ነበሩ፡ ከ200 ዓመታት በኋላ የነመድ ተወላጆች የነበሩት 5000 ፊር ቦልግ ከግሪክ አገር በ1,130 መርከቦች አመለጡ። መርከቦቹንም ወይም ከቦርሳዎች ፈጠሩ ወይም ከግሪኮች ሰረቁ። ከአንድ ዓመት በኋላ ከግሪክ ወደ እስፓንያ ደርሰው ከዚያም ወደ ወላጃቸው ነመድ አገር ወደ አይርላንድ ተመልሰው በ፭ አለቆቻቸው ሥር ወረሩ። ዋና አለቃቸው ስላንጋ እንዲሆን ተመረጠ። «የአይርላንድ ታሪክ» በተባለው መጽሐፍ ዘንድ፣ የአይርላንድ ስያሜ በፊር ቦልግ ሥር «ኢኒስ ኤልጋ» (ክቡር ደሴት) ተባለ። የፊር ቦልግ ነገሥታት በጠቅላላ አይርላንድን ለ፴፯ ዓመታት ገዙ። ያንጊዜ ዘመዶቻቸው «ቱአጣ ዴ ደናን» ነገዶች ወደ አይርላንድ ተመለሱ፤ ፊር ቦልግ ግማሹን አገር ለማካፈል ፈቃደኞች ስላልነበሩ የቱአጣ ዴ ሃይላት በማግ ቱይሬድ ውግያ አሸነፏቸውና ስለዚህ ፊር ቦልግ የአይርላንድ ሩብ ብቻ (ኮናኽትን) ለመናርያቸው ተቀበሉ። ጥንታዊው የአይርላንድ ስዋሰው መጽሐፍ አውራከፕት ና-ኔከስ (650-1050 ዓም ያህል የተቀነባበረው) ለፊር ቦልግ ቋንቋ ናሙናዎች «ዊንዲዩስ» (እሱ፣ ተባዕት)፣ «ዊንድሲ» (እሷ) እና «ኦንዳር» (እሱ፣ ግዑዝ) ይሰጣል። ሌቦር ገባላ ኤረን §46-52 (እንግሊዝኛ) ካጥ ማግ ቱይሬድ §1-19 (እንግሊዝኛ) የአራት መምህሮች ዜና መዋዕል M3266-M3267 (እንግሊዝኛ) Geoffrey Keating, የአይርላንድ ታሪክ 1.8, 1.9 (እንግሊዝኛ)"} {"id": "32600", "contents": "ፍጥንጥነት (አክሴሌሬሽን acceleration) ማለት የአንድ ፍጥነት አማካኝ በጊዜ ሲካፈል የሚያሳየው ውጤት ነው። (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "38078", "contents": "የዳግማዊ ዓፄ ምኒልክ ድምፅ መልዕክት ወደ ንግሥት ቪክቶሪያ በ፲፰፻፺፩ ዓ.ም. ዳግማዊ ዓፄ ምኒልክ ለእንግሊዟ ንግሥት ቪክቶሪያ በፎኖግራፍ ድምፅ መቅርጫ አድርገው የላኩት የድምፅ ደብዳቤ ነበር። ይህንን መልክት በአዲስ አበባ የብሪታኒያው ዋና መላክተኛ ጆን ሌን ሃሪንግቶን ግንቦት ፳፯ ቀን ፲፰፻፺፩ ዓ/ም ለብሪታኒያው የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በላከው ደብዳቤ መረከቡን ሲገልጽ በቅጅው ላይ የእቴጌ ጣይቱም ድምጽ አብሮ መቀረጹን ይገልጻል። የጃንሆይ ምኒልክ ደብዳቤ በሰላምታና በመልካም ምኞት ላይ ሲያተኩር፣ እንዲሁም በቅርቡ የተካሄደውን የእንግሊዝን በሱዳን ላይ ድል በማስመልከት የመተማ ከተማ የኢትዮጵያ እንደሆነ ንግሥቲቱ እንዲወስኑ ያሳውቃል። ከጎን ፋይሉ ቀርቧል። ከዚህ በታች ደግሞ መልዕክቱ ቃል በቃል ምን እንደሚል በጽሑፍ ቀርቧል። «እኔ ዳግማዊ ምኒልክ ንጉሠ ነገሥት ዘኢትዮጵያ እጅግ ለከበሩ ወዳጃችን ቪክቶሪያ የታላቅ የእንግሊዝ ሕዝብ የሕዝብ ነገሥታት መድኃኔ ዓለም ጤና ይስጥልኝ እላለሁ። በሙሴ ሃሪንግቶን እጅ እጅግ የተዋበ ያማረ የንግሥት ፎኖግራፍ ሲደርስልኝ የከበሩ ንግሥት ድምፅ አጠገቤ ሆነው ስሰማ በብዙ ደስታ አደመጥኩ። ለኛና ለመንግሥቴ ስለ መልካም ምኞትዎ እግዚአብሔር ያመስግንዎ። ለርስዎ ዕድሜና ጤና ለሕዝብዎ ሰላምና ዕረፍት እግዚአብሔር ይስጥዎ። በሁለታችን ሕዝብ መካከል ያለውን ጉዳይ ሁሉ ከሙሴ ሃሪንግቶን ጋር ተነጋገርኩ። እርሱም አሁን ወደ እንግሊዝ አገር እመለሳለሁ ቢለኝ ጉዳያችንን ሁሉ አቃንተህ ብትመለስ ደስ ይለኛል ብዬ ነገርኩት። አሁን ደግሞ ንግሥት በደህና እንዲቀበሉት። ደግሞ የመተማ ነገር የእኛ ታላቁ ንጉሣችንና ብዙ የአገራችን ሰዎች ስለኃይማኖታቸው እልህ ብለው የሞቱበትን ለሙሴ ሃሪንግቶን ነግረነዋልና ይህንን ከተማ የእንግሊዝ መንግሥት እንዲያውቅልን እርስዎ ይረዱናል ብዬ ተስፋ አለኝ። ኢትዮጵያ እና የእንግሊዝ አገር በሰላምና በፍቅር እንዲኖሩ እግዚአብሔር ይርዳን ብዬ ለታላቅ ሕዝብዎ የክብር ሰላምታዬን አቀርባለሁ።» ^ http://paperspast.natlib.govt.nz/cgi-bin/paperspast?a=d&d=HBH18990331.2.38"} {"id": "46934", "contents": "ኩክ ደሴቶች Cook Islands በፓሲፊክ ውቅያኖስ የሚገኝ የኒው ዚላንድ ራስ-ገዥ ደሴቶች አገር ነው። ደሴቶቹ መጀመርያ በእስፓንያ መርከበኞች በ1587 ዓም ተዘገቡ። የክርስትና ሰባኪዎች ከ1813 ዓም ጀምሮ ደርሰው የኗሪዎቹ ብዛት የክርስትና ምዕመናን ሆነዋል። በ1880 ዓም የፈረንሳይ ቅኝ አገር እንዳይሆኑ ፈርተው በራሳቸው ልመና በዩናይትድ ኪንግደም ጥብቅና ሥር ገቡ፤ በ1893 ዓም ጥብቅናው ወደ ኒው ዚላንድ ተዛውሮ እስካሁን ድረስ ከኒው ዚላንድ ጋር ተባባሪነት አላቸው። ሕዝቡ ግን ምንጊዜም በተግባር ራስ ገዥ ሆነዋል። ይፋዊ ቋንቋዎች እንግሊዝኛ እና የኩክ ደሴቶች ማዖሪኛ ናቸው፤ ፑካፑካኛ ደግሞ ይነገራል። ትንሽ ኮኮነት፣ ፓፓያ፣ ሎሚ፣ ቡና፣ ወዘተ. ለአለም ገበያ ይመረታሉ። በባህላዊ ሥነ ጥበብ፣ የእንጨት እጅ ሥራዎች፣ የሽመና ዕቃዎች፣ የሽመና ባርኔጣ፣ ትርዒት የሚያሳይ ድሪቶ፣ ወዘተ. ይሠራሉ። ራግቢ ከሁሉ የሚወድ እስፖርት ጨዋታ ነው። ባህላዊ ጭፈራዎች አሉ። በኩክ ደሴቶች አበሳሰል ስምንት-እግር፣ ዛጎል ለበስ፣ የአሳማ ግልገል፣ የፖሊኔዥያ አሮውሩት፣ ጎደሬ ይበላሉ። ለቅመሞች ዝንጅብል፣ ሎሚ፣ በሶብላ፣ ነጭ ሽንኩርት፣ ኮኮነት ይጨመራሉ። በምግብ አሠራሮቹ መካከል፦ ሩካው - የገደሬ ቅጠል በኮኮነት ወጥና ሽንኩርት ኢካ ማታ - ጥሬ አሣ በሎሚ ተዘፍዝፎ በኮኮነት ቅባት ፖኬ - በሙዝና በኮኮነት ወተት ወይም በፓፓያ የሚሠራ ጣፋጭ አሉ። የአምበሾክ፣ የብርቱካንና የማንጎ ጭማቂዎች ይጠጣሉ፣ እንዲሁም የኮኮነት ውሃ፣ ቢራ፣ ቡና የሚወደዱ መጠጦች ናቸው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "47444", "contents": "አን-ናሲር ሰላሃዲን ዩሱፍ ኢብን አዩብ (አረብኛ: صلاح الدين يوسف بن أيوب) (1129-1185 ዓም) በአብዛኛው ሰላሁዲን በመባል የሚታወቅ ሲሆን የአዩቢድ ሥርወ መንግሥት መሥራች እና የሁለቱ ቅዱስ መስጊዶች ጠባቂ የሚለው ማዕረግ የተሰጠው የመጀመሪያው ሰው ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "47558", "contents": "ግረኖብል (ፈረንሳይኛ፦ Grenoble) የፈረንሳይ ከተማ ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "38780", "contents": "ዲባቴ (ወረዳ) በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "45686", "contents": ""} {"id": "7524", "contents": "1 January 416 - 29 August 416 እ.ኤ.ኣ. = 408 ዓ.ም. 30 August 416 - 31 December 416 እ.ኤ.ኣ. = 409 ዓ.ም."} {"id": "11814", "contents": "ጥቅምት ፳፯ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፶፯ተኛው እና የመፀው ፴፪ተኛው ዕለት ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፫፻፱ ቀናት ሲቀሩ፣ በዘመነ ዮሐንስ፤ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፫፻፰ ቀናት ይቀራሉ። ፲፱፻፴፯ ዓ.ም. - በአሜሪካ ፕሉቶንዬም ለመጀመሪያ ጊዜ ለቦምብ መሥሪያ ተዘጋጅቶ “ፋት ማን” በመባል የሚታወቀውን በጃፓን ናጋሳኪ ላይ የተጣለውን የአቶም ቦምብ ተሠራበት። ፲፱፻፵፱ ዓ.ም. - የግብጽ ፕሬዚደንት ጋማል አብደል ናሰር በወቅቱ በብሪታንያ እና በፈረንሳይ ቁጥጥር ስር የነበረውን የሱዌዝ ቦይ የግብጽ ብሔራዊ ንብረት ሲያደርገው የብሪታንያና የፈረንሳይ ሰራዊቶች በቦዩ አካባቢ ግዛቶች ከግብጽ ሰራዊት ጋር ተዋጉ። ፲፱፻፶፫ ዓ/ም - የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ሞንሮቪያ፣ ሌጎስ እና አክራ ከተማዎች አዲስ የበረራ መሥመር አስመረቀ። ፲፱፻፶፫ ዓ/ም - “ሚቸል ኮትስ” (Mitchell Cotts) የተባለው የብሪታንያ ኩባንያ ዋና ሥራ አስኪያጅ ከኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት መንግሥት ጋር በአዋሽ ሸለቆ የተንዳሆን የጥጥ እርሻ ልማት የስምምነት ውል ለመፈራረም አዲስ አበባ ገቡ። ፲፱፻፷፪ ዓ/ም - በሆላንድ እና በኢትዮጵያ ኅብረት የተቋቋመው የመተሀራ ስኳር ፋብሪካ ተመርቆ ተከፈተ። ፲፱፻፷፬ ዓ.ም. - አምቺትካ ደሴት ላይ የአሜሪካ የአቶሚክ ኃይል ድርጅት በምድር ውስጥ “ካኒኪን” በሚል ቅጽል ስም የተሰየመውን ኃይለኛ የሃይድሮጅን ቦምብ በማፈንዳት ፈተሸ። ፲፱፻፷፯ ዓ/ም - አዲሱ የኢትዮጵያ ጊዜያዊ ወታደራዊ መንግሥት (ደርግ) አቶ አሀዱ ሳቡሬን የሐረርጌ ግዛት አስተዳዳሪ አድርጎ ሾመ። ፲፱፻፷፯ ዓ/ም - የኢትዮጵያ ጊዜያዊ ወታደራዊ መንግሥት (ደርግ) እና የብሪታኒያ መንግሥት በወሎ ክፍለ-ሀገር የመጋቢ መንገዶችን ማሠሪያ ላይ የሚውል የ ፰ ሚሊዮን የኢትዮጵያ ብር ውል ተፈራረሙ። ፲፰፻፯ ዓ.ም. -ሳክሶፎን የሙዚቃ መሣሪያ የፈጠረው የቤልጅግ ዜጋ አንቶን ጆሴፍ አዶልፍ ሳክስ ፲፰፻፹፮ ዓ.ም. - የክላሲክ ሙዚቃ ፈጣሪና አቀናባሪ የሩሲያው ዜጋ ፒተር ኢልዪች ቻይኮቭስኪ በፔትሮግራድ ከተማ አረፈ። (እንግሊዝኛ) P.R.O., FO 371/154836 - Annual Report from Ethiopia for 1960 (እንግሊዝኛ) P.R.O., FCO 371/536 Annual Review of 1969 (እንግሊዝኛ) http://news.bbc.co.uk/onthisday/hi/dates/stories/november/6/newsid_3115000/3115888.stm (እንግሊዝኛ) http://www.nytimes.com/learning/general/onthisday/20091106.html"} {"id": "8244", "contents": "1 January 47 - 27 August 47 እ.ኤ.ኣ. = 39 ዓ.ም. 28 August 47 - 31 December 47 እ.ኤ.ኣ. = 40 ዓ.ም."} {"id": "49895", "contents": "ዔግሎም (ዕብራይስጥ፦ עֶגְלוֹן‎ /ዔግሎን/) በብሉይ ኪዳን መጽሐፈ መሣፍንት 3:12-30 መሠረት ዕብራውያንን ለ18 ዓመት የገዛ የሞዓብ ንጉሥ ነበር። ይህ በቅደም-ተከተል 1457-1439 ዓክልበ. ነበር። ከፈራጁ ጎቶንያል በኋላ እስራኤላውያን እንደገና ክፉ ስለ ሠሩ እግዚአብሔር ዔግሎምን አበረታባቸው ይላል። ከሞዓብ ጭምር የአሞንና የአማሌቅ ሰዎችን ሰብስቦ ነበር። እነዚህ እንደ ሞዓባውያንና ዕብራውያን ሁሉ ሴማዊ ነገዶች ነበሩ፣ ከአብርሃም ወይም ከሎጥ ተወልደው ነበር። ከእስራኤልም «ዘንባባም ያለባትን ከተማ ያዙአት» ይላል። እስራኤላውያን እንደገና ወደ እግዚአብሐር ሲጮኹ፣ ብንያማዊው የጌራ ልጅ ናዖድ ግራኙ ይነሣል። እሱ ሰይፉን ደብቆ ለወፍራም ንጉሡ ግብርን አስመስሎት ገደለው። ይህ የተደረገበት ቦታ ጌልገላ ተባለ ሲል (3:19)፣ የኢያሪኮ ዙሪያ ማለት ነው። ከዚህ በኋላ ናዖድ ወደ ሴይሮታ (3:26) እና ወደ ተራራማ ኤፍሬም አገር (3:27) አምልጦ እስራኤላውያን ከዚያ ወረዱና የዮርዳኖስ ወንዝ መሻገርያ ይዘው (3:28) አሥር ሺህ ሞዓባውያንን ገደሉ። አገሩም 80 ዓመት ነጻ ነበር (1439-1359 ዓክልበ.)። በቅደም-ተከተል ሲመለከት፣ እስራኤል ለዔግሎን የተገዙባቸው 18 ዓመታት የግብጽ ፈርዖን 3 ቱትሞስ በሶርያ አካባቢ ይዘመት ነበር። በተለይ በአንድ ዘመቻ በ1449 ዓክልበ."} {"id": "21222", "contents": "የማይጣሉ መላእክት የማይታረቁ አጋንንት የአማርኛ ምሳሌ ነው። የማይጣሉ መላእክት የማይታረቁ አጋንንት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21804", "contents": "ያኖሩት እንቅርት ያገለግላል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያኖሩት እንቅርት ያገለግላል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20064", "contents": "*ግምጃ ቤት ማርያም *ፋሲል መዋኛ *ፋሲል ቤተክርስቲያን *ድልድይ *ቋል (ጋብቻ)ቤት *እልፍኝ ጊዮርጊስ *አጣጣሚ ሚካኤል *የፈረሰኞች አለቃ ቤት *ራስ ግምብ ምንትዋብ ግምብ* በካፋ ግምብ * *ፈረስ ቤት ፋሲል ግምብ* አዋጅ መንገሪያ* ክረምት ቤት* *ዳዊት ፫ ዙፋን ቤት *አምበሶች ቤት *ዮሐንስ ጽሕፈት ቤት *ዮሐንስ ቤተመጻሕፍት *አዋጅ ነጋሪ *ጃን ተከል ዋርካ *ትንሹ የፋሲል ግምብ ታላቁ እያሱ (ኮርቻ)ግምብ * *ሰሜን አደባባይ ተክለ ሃይማኖት የፈረሰኞች አለቃ ቤት በፋሲል ግቢ ዋና በር ጎንና ጎን ያሉ ባለ አንድ ፎቅ ግንቦች ናቸው። ^ Monti, Augsto,I castelli di Gondar , Societa Italiana Arti Grafiche Editrice, Rome 1938"} {"id": "21876", "contents": "ያፍላ የለው ቀርፋፋ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያፍላ የለው ቀርፋፋ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20940", "contents": "ዝንጀሮን በበግ ለውጠኝ ቢለው ጣፍጩን ትቼ አልማጩን የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዝንጀሮን በበግ ለውጠኝ ቢለው ጣፍጩን ትቼ አልማጩን የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21996", "contents": "ደፋር ሴት ጉልቻ ረግጣ ትወጣለች የአማርኛ ምሳሌ ነው። ደፋር ሴት ጉልቻ ረግጣ ትወጣለች የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20430", "contents": "እንጨት ሞልቶ ዛቢያ አይገኝበት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21420", "contents": "የእናት ሞትና የድንጋይ መቀመጫ እያደር ይቆረቁራል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የእናት ሞትና የድንጋይ መቀመጫ እያደር ይቆረቁራል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21462", "contents": "የድመት ልጅ መቧጨሯን አትረሳም የአማርኛ ምሳሌ ነው። የድመት ልጅ መቧጨሯን አትረሳም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21468", "contents": "የገበያ ሽብር ለሌባ ሰርጉ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው። የገበያ ሽብር ለሌባ ሰርጉ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22284", "contents": "ካልደፈረሰ አይጠራም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ካልደፈረሰ አይጠራም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22296", "contents": "ካያያዝ ይቀደዳል ካነጋገር ይፈረዳል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ካያያዝ ይቀደዳል ካነጋገር ይፈረዳል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22302", "contents": "ክረምትን የፈጀ በጋ እዳውን የፈጀ ዜጋ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ክረምትን የፈጀ በጋ እዳውን የፈጀ ዜጋ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22752", "contents": "ወሸሽላ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።"} {"id": "40008", "contents": "ታላቬራ ላ ቪዬሓ (እስፓንኛ፦ Talavera la Vieja) የእስፓንያ ከተማ ነበር። አሁን ግን ሥፍራው ባብዛኛው ከወንዝ በታች ስለሆነ ማንም ኗሪ የለውም። በጥንት አውጉስቶብሪጋ የተባለ የሮማውያን ከተማ ነበረ። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "46368", "contents": "ባትማን (እንግሊዝኛ: Batman) የዲሲ ኮሚክስ ሱፐር-ሂሮ ነው። ልቡ ወለድ ከተማ ጎታም ውስጥ ይኖራል። የእርሱ ሌላ ስም ብሩስ ዌን ነው።"} {"id": "49008", "contents": "የድንቢጥ ክፍለመደብ (ሮማይስጥ፦ Passeriformes) ሰፊ የሆነ በተለይም የሚዘፍኑ የአዕዋፍ ክፍለመደብ ነው። ከአዕዋፍ ዝርዮች ሁሉ ከግማሹ በላይ በዚህ ትልቅ ክፍለመደብ ውስጥ ናቸው። ምሳሌዎች፦ የቤት ድንቢጥ ቁራ ስሜናዊ ቁራ ባለ ወፍራም እንቁር ቁራ የአውርስያ ዓቅዓቅ የአውርስያ ዋሪ በቋል የመስቀል ወፍ"} {"id": "47472", "contents": "ክም ኢል-ሱንግ (1904-1986 ዓም) ከ1940 እስከ 1986 ዓም ድረስ የስሜን ኮርያ መጀመርያ ፕሬዚዳንት / ሊቀ መንበር ነበረ። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "11174", "contents": "ኦሊቨር ክሮምዌል (ሚያዝያ 30 ቀን 1591 ዓ.ም.-መስከረም 6 ቀን 1651 ዓ.ም. የኖሩ) በንጉሥ ፋንታ የእንግሊዝ አገር ጠባቂና መሪ ነበሩ። የእንግሊዝ ብሔራዊ ጦርነት በጀመረበት ጊዜ (1634 ዓ.ም.) ዖሊቨር ክሮምዌል የፒዩሪታን ወገን መሪ ሆነው ነበር። በተደረገው አብዮት በንጉሡ 1 ቻርልስ ይሙት በቃ ከተፈረደባቸው ቀጥሎ (1641 ዓ.ም.) አገሩ ያለ ንጉሥ መንግስት ሆኖ የእንግሊዝ ኅብረተሠብ (Commonwealth ወይም የጋራ ደኅንነት) ይባል ነበር። በ1645 ዓ.ም. የክሮምዌል ማዕረግ «ጌታ ጠባቂ» ሆነ። ሆኖም እንደ ንጉሥ ያሕል ሥልጣን ነበራቸው። የፕዩሪታን ወገኖች በጽናት የሮማ ቤተክርስቲያንና ፓፓን እንደ ተቃወሙት መጠን በዚያን ዘመን የፕሮቴስታንት ኮዝ (ምክንያት) ተግፋፋ። ከዚህ በላይ የኤጲስቆጶሳዊ ወይም የእንግሊዝ ቤተክርስቲያን (አንግሊካን) ተቃዋሚዎች ነበሩ። በ1650 ዓ.ም. ክሮምዌል በድንገት ከትኩሳት ታምመው በቅርቡ ዓረፉና ልጃቸው ሪቻርድ ክሮምዌል ተከታያቸው ጌታ ጠባቂ ሆነ። ሪቻርድ ግን እንደ አባቱ ኃይለኛ መሪ አልነበረምና በጥቂት ጊዜ ውስጥ (በ1651 ዓ.ም.) ከሹመቱ ወረደ። ከአንድ አመት ችግሮች በኋላ በ1652 ዓ.ም. ንጉሣዊው ወገን ወደ ሥልጣን ተመለሰና የ1 ቻርልስ ልጅ 2 ቻርልስ ዙፋኑን ያዙ።"} {"id": "48582", "contents": "ጄተቨነራመየ በአኑራደፑረ፣ ስሪ ላንካ የሚገኝ ጥንታዊ የቡዲስም ትልቅ ገዳምና ቤተ መቅደስ ነበር። በ270 ዓክልበ. በንጉስ መሃሴነ ተመሠረተ። እስከ 1157 ዓም ድረስ ቆመ። ከእርሱ በፊት ትልቁ የጤራቫዳ ቡዲስም ተቋም አኑራደፑረ መሃቪሃረ ከ244 ዓክልበ. ጀምሮ ይኖር ነበር፤ በ80 ዓክልበ. ግን 300 መኖክሶች ከመሃቪሃረ ተገንጥለው ወደ አዲሱ አበየጊረ ተዛውረው አዲስ የቡዲስም ወገን ጀመሩ። የአበየጊሪ ጤራቫዳ ወገን ግን ከመሃያነ ቡዲስም ወገን ትምህርቶች ጋራ ተቀላቀለ። የአኑራደፑረ መንግሥት ነገሥታት አደልዎን ለአበየጊሪ ወገን ያሳዩ ነበር። እንዲሁም መሃሴነ መሃቪሃረውን አጥፍቶ አዲስ ሦስተኛ ተቋም ጄተቨና በአኑራደፑረ ከተማ መሠረተ። ከዚህ ትንሽ በኋላ ግን ያው ንጉሥ ዳግመኛ መሃቪሃረውን አሠራ። ይሄ ሦስተኛው ተቋም ጄተቨና ደግሞ ከ270 እስከ 1157 ዓም ድረስ ቆመ። በ1157 ዓም የአበየጊሪና የጄተቨና ተቋማት ሃራ ጤቆች ተብለው ያው ቪሃረ በንጉሥ ፩ ፐራክረመባሁ ትዕዛዝ ተዘጋና ሌሎቹ ሁለት ተቋማት ወደ መሃቪሃረ ተጨመሩ። ከ1157 ዓም ጀምሮ ጤራቫዳ ብቻ ተደገፈ። ተቋሙ ያስተማረው በተለይ ለቡዲስም ተከታዮች የሚገቡት ጽሁፎችና ኑሮ ዘዴዎች በተመለከተ ነበር።"} {"id": "14414", "contents": "አነር በሳይንሳዊ ስሙ Leptailurus serval የሚባል መካከለኛ ክብደት ያለው የድመት አስተኔ ዝርያ ነው። አነር ከኢትዮጵያ በተጨማሪ በተለያዩ የአፍሪካ አገራት ይገኛል። አነር፣ አነስተኛ ከሆኑት የድመት አስተኔ አባሎች ሁሉ እግሩ የረዘመ፣ አንጻራዊ ከፍታ ያለው ነው። የሚገኘው በአፍሪቃ ብቻ ነው። ክብደቱ 13 ኪ.ግ. ገደማ ሲሆን፣ የሴቷ ደግሞ 11 ኪ.ግ. ገደማ ነው። ቀጠን ብሎ አንገቱ ረዘም ያለ፣ ጭራው መካከለኛ ርዝመት ያለው ነው። አንገቱ፣ ትከሻው፣ እግሮቹና ጭራው ጥቋቋር መስመሮች አላቸው። ትላልቅ ጥቁር ነጠብጣቦች በእግሮቹና በጎኑ አሉት። ከጥቋቁሮቹ መስመሮችም ሆነ ነጠብጣቦች በስተቀር፣ ቀለሙ ወደ ቢጫ ያደላ ቡኒ ነው። ይህ እንደ የሥፍራው ልዩነት ሊያሳይ ይችላል። ከበረሃዎችና ከአፍሪቃ የዝናብ ደኖች በስተቀር የትም ይገኛል። አነር፣ አይጥና አይጠ መጎጥ የመሳሰሉት እንስሳት፣ እንዲሁም በረጃጅም ሣር ውስጥ የሚኖሩትን አዕዋፍ በማደን ጥበቡ የታወቀ ነው። ጆሮዎቹ የሚሠሩት ልክ እንደ ዲሽ አንቴና በመሆኑ፣ እነዚህ ምግቦቹ የሚኖራቸውን ድምፅ አግኝቶ፣ የት እንዳሉ ያመለክታል። ጉድጓድ ውስጥ ሆነው እንኳን ድምፃቸውን መጥለፍ ይችላል። የረጃጅም እግሮቹ አሠራር ለፍጥነት ሳይሆን፣ ከፍ ብሎ በሣር ውስጥ ለማየትና፣ የሚያድነውን ለመያዝ ለሚያደርገው የእመርታ ዝላይ ነው። የሣር አይጦች ዋነኞቹ ምግቦቹ ናቸው። ከዚህ በተረፈ ሻሎ፣ እባቦች፣ እንሽላሊቶች እንቁራሪቶች፣ ሦስት አፅቄዎችና አነስተኛ ግልገሎችና ጥጃዎች ይበላሉ። አነሮች፣ ብቸኛና ክልልተኛ ናቸው። ተመሳሳይም ሆነ ተቃራኒ ጾታ ያላቸው አነሮች ተደራራቢ ክልል ሊኖራቸው ይችላል። ሆኖም፣ ብዙ ጊዜ ግንኑነት እንዳይኖራቸው ይሆናል። በየጊዜው ክልላቸውን ይለዋውጣሉ። ብዙ ጊዜ እጅግም ርቀው አይሄዱም። ምግባቸውን ከገደሉ በኋላ እዛው ላይ ወይም ደበቅ ወዳለ ቦታ ወስደው ይበላሉ። የተዋጣላቸው አዳኞች ናቸው። ከሚያልሟቸው ግድያዎች፣ ከቀኖቹ 40% ከሌሊቱ ደግሞ 59% ይሳካላቸዋል። ከ65 እሰከ 75 ቀናት አርግዘው ሁለት ወይም ሦስት ግልገሎች ይወልዳሉ። በየሁለት ዓመት ተኩል ሊወልዱ ይችላሉ። በግብረ ሥጋ ግንኙነት ወቅት ወንዱና ሴቷ ለጥቂት ቀናት እያደኑና እያረፉ አብረው ሊቆዩ ይችላሉ። ከዚያም ይለያያሉ። ሴቶቹ፣ ግልገሎቹን ወተት እያጠቡ ያሳድጋሉ። ወንዶቹ ብቻቸውን ማደን ሲችሉ፣ እናታቸው ታባርራቸዋለች። ሴቶቹ ግን ረዘም ላለ ጊዜ ከእናታቸው ጋር አብረው ይቆያሉ። ዶ/ር ሰሎሞን ይርጋ «አጥቢዎች» (2000) ^ (እንግሊዝኛ) Breitenmoser, C., Henschel, P. & Sogbohossou, E. (2008)."} {"id": "13256", "contents": "መሐረቤን ያያችሁ ቆርኪ ብይ አሌ አላሌ ፔፕሲ ሌባና ፖሊስ ድብብቆሽ አኩኩሉ ድልጫ አሸንድየ ውር! ውር! ሚያው! ሚያው! በቁንጥጫ ላይ ቁንጥጫ አባ ውሪት እቃ እቃ አወ እና አይደለም ቀበቶ ቅልልቦሽ ግብጦሽ ገበጣ ዳማ ቼስ"} {"id": "2942", "contents": "ደራሲ ዶ/ር ሀዲስ ዓለማየሁ (ሃዲስ ኣለማየሁ) ከአባታቸው ከቄስ ዓለማየሁ ሰለሞን እና ከእናታቸው ከወይዘሮ ደስታ ዓለሙ በደብረ ማርቆስ አውራጃ በጎዛመን ወረዳ በእንጾር ኪዳነ ምኅረት ቀበሌ በጥቅምት ፯ ቀን 1902 ዓ.ም. ተወለዱ። ገና በጨቅላ እድሜያቸው በቤተ ክርስቲያን የሚሰጠውን ትምህርት በቤተሰባቸው አጠገብና ባባታቸው አገር ደብረኤልያስ ሄደው የግእዝ ትምሕርት ቤት ቅኔ ተቀኝተዋል። የቤተክርስቲያን ስርዐታትንና መንፈሳዊ ትምህርትን በጎጃም ገዳማት በደብረ ኤልያስ፣ በደብረ ወርቅና በዲማ ከቀሰሙ በኋላ ወደ በ፲፱፻፲፰ ዓ.ም. አዲስ አበባ በመሄድ በስዊድን ሚሽነሪ ትምህርት ቤት በኋላም በራስ ተፈሪ መኮንን ትምህርት ቤት ትምህርታቸውን ተከታተሉ። ለትንሽ ጊዜ በአስተማሪነት ሥራ ተሰማርተው እንዳገለገሉ የፋሽስት ጣሊያን ወረራ ተከሰተ። የኢጣልያ ወረራ ሲከሰት ከልዑል ራስ ዕምሩ ኃይለ ሥላሴ ጦር ጋር በምዕራብ ኢትዮጵያ በአርበኝነት ሲዋጉ ቆይተው በመያዛቸው ጣሊያን ከልዑል ራስ ዕምሩ ጋር በግዞት ለሰባት ዓመታት በፖንዞ ደሴትና በሊፓሪ ደሴት ታስረው ቆይተዋል። ከዚያም የተባባሪ ኃያላት ወታደሮች በ1935 ዓ.ም. ሲያስመልጧቸው በተመለሱበት ጊዜ በትምህርታቸው እንደገና በኦክስፎርድ ከገፉ በኋላ በተለያዩ የመንግስት ተቋማት በተለይም በትምህርት ሚኒስቴር ለረጅም ጊዜ አገልግለዋል። 1936 - የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ሠራተኛ 1937-1938 - የኢትዮጵያ ቆንሱል በኢየሩሳሌም 1938 - በ International Telecommunications Conference አትላንቲክ ከተማ፣ ኒው ጄርዚ ወኪል 1938-1942 - በተባበሩት መንግሥታት ቢሮ ኒው ዮርክ ሠራተኛ 1942-1948 - የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ዳይረክተርና ምክትል 1948-1952 - የተባባሩት መንግሥታት ድርጅት የኢትዮጵያ አምባሰደር 1952 - የትምህርት ሚኒስትር 1952-1957 - የኢትዮጵያ አምባሰደር ወደ እንግሊዝና ሆላንድ 1957-1958 - የልማት ሚኒስትር 1960-1966 - ሴናቶር ሀዲስ ዓለማየሁ በርካታ የስነጽሑፍ ሥራዋችን አበርክተዋል። ከነዚህም ውስጥ ታላቅ አድናቆትንና እውቅናን ያተረፈው ሥራቸው ፍቅር እስከ መቃብር (1958) በሁለት የተለያዩ መደቦች ውስጥ የሚገኙ የሁለት ሰዎች የፍቅር ታሪክ ላይ ሲያተኩር፤ በጊዜው የነበረውን ወግና ልማድ ይገልጻል። እንዲሁም በ1970 ወንጀለኛው ዳኛ በ 1980 ደግሞ ስለ ማህበራዊ ጉዳዮችና ስለ ጣሊያን ውርስ የሚዳስሰውን የልም እዣት የተሰኙትን ልብ ወለድ ታሪኮች ለንባብ አቅርባዋል። ከዚህ ባሻገር: የአበሻና የወደኋላ ጋብቻ - ተውኔት ተረት ተረት የመሰረት ትዝታ የተሰኙት ጽሁፎችና የሌሎች በርካታ ሥራዎች ባለቤት ናቸው። ሀዲስ ዓለማየሁ በኢትዮጵያ የስነ ጽሑፍ ዕድገት ከፍተኛ አስተዋጽዖ በማበርከታቸው ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የዶክቶርነት ማዕረግ ተሰጥቷቸዋል። ደራሲው በኅዳር 26 ቀን 1996 ዓ.ም. በ94 ዓመታቸው ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል። ሃዲስ በዝነኛው መጽሓፋቸው ያስተዋወቁትን የሞክሼ ፊደላት ቅነሳ ከተቃወሙት ኣንዱ ዶ/ር ኣበራ ሞላ ናቸው። Historical Dictionary of Ethiopia ብሔራዊ ቢብሎግራፊ (የደራሲያን አጭር የሕይወት ታሪክ)፤ (1998 ዓ.ም) ገጽ 13 ብርሃነ መስቀል ደጀኔ እና ጌታሁን ሽብሩ፤ «ያሠርቱ ምእት፥ የብርዕ ምርት» ፲፱፻፺፱ ዓ.ም."} {"id": "3152", "contents": "1931 አመተ ምኅረት ነሐሴ 17 ቀን - አዶልፍ ሂትለርና ስታሊን በሥውር ፊርማ ፖሎኝን አካፈሉ። ነሐሴ 26 ቀን - ሂትለር ፖሎኝን በመውረሩ ሁለተኛ ዓለማዊ ጦርነት ጀመረ። ጳጉሜ 5 ቀን - ኩሩቭ ፖሎኝ በጀርመን ሉፍትቫፈ (የአየር ኀይል) በቦምብ ተደበደበች።"} {"id": "14936", "contents": "ለችግር የፈጠረው ቢነግድ አይተርፈው የአማርኛ ምሳሌ ነው። ይታደሏል እንጂ አይታገሉም ከሚለው አባባል ጋር ይሄዳል።"} {"id": "3248", "contents": "ዩኒቨርሲቲ ኦፍ ኦክስፎርድ በኦክስፎርድ፣ ኢንግላንድ የሚገኝ ሲሆን በእንግሊዝኛ ተናጋሪው ዓለም ውስጥ ለረጅም ጊዜ (ከ1088 ዓ.ም. በፊት) ያስተማረው ዩኒቨርስቲ ነው። ኦክስፎርድ ዩንቨርስቲ የተለያዩ የትምህርት ኮርሶችን በመስጠት ብዙ ሺህ የሚሆኑ ተማሪዎቸን አስመርቋል። (ይህ ትምህርት ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "19190", "contents": "ሚያዝያ ፲፭፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪፻፳፭ኛው ዕለት ሲሆን፤ የፀደይ (በልግ)ወቅት ፳ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፻፵፩ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፻፵ ቀናት ይቀራሉ። ፲፱፻፷፮ ዓ/ም - የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት መንግሥት በአብዮቱ ፍንዳታ እይተካሄዱ ያሉትን አድማዎችና ሰላማዊ ሰልፎችን ለመግታት የሚወስዳቸውን እርምጃዎች አስታወቀ። የፖስታ ሠራተኞች የአራት ቀን አድማቸውን ጀመሩ። ፲፱፻፹፪ ዓ/ም - ናሚቢያ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት መቶ ስልሳኛ አባል ሆነች። ፲፱፻፹፭ ዓ/ም - በኤርትራ በተካሄደው የሕዝብ ድምጽ ቁጥር አብዛኛው ሕዝብ ከኢትዮጵያ ተገንጥሎ በሉዓላዊነት ራሱን ማስተዳደር መምረጡ ታወጀ። ፲፱፻፺፱ ዓ/ም - የሩሲያ ኅብረት መንግሥት (Russian Federation) የመጀመሪያው ፕሬዚደንት የነበሩት ቦሪስ የልስቲን በተወለዱ በሰባ ስድስት ዓመታቸው አረፉ። (እንግሊዝኛ) P.R.O., FCO 371/1829 ANNUAL REVIEW FOR ETHIOPIA FOR 1974 (እንግሊዝኛ) http://www.thepeoplehistory.com/april22nd.html (እንግሊዝኛ) http://en.wikipedia.org/wiki/April_23"} {"id": "19196", "contents": "የሁለት ስብስቦችን የጋራ አባላት በመውሰድ እንዲሁ አዲስ ስብስብ መፍጠር ይቻላል። የA እና B የጋራ ስብስብ እንዲህ ይወከላል A ∩ B,፤ ትርጓሜውም በ A እና በ B ውስጥ የሚገኙ የጋራ አባላቶች ስብስብ ማለት ነው። A ∩ B = ∅, ከሆነ A እና B የየቅል ስብስብ ይሰኛሉ። ምሳሌዎች: {1, 2} ∩ {ቀይ, ነጭ} = ∅. {1, 2, አረንጓዴ} ∩ {ቀይ, ነጭ, አረንጓዴ} = {አረንጓዴ}. {1, 2} ∩ {1, 2} = {1, 2}. የጋራ ስብስብ መሰረታዊ ጸባዮች: A ∩ B = B ∩ A. A ∩ (B ∩ C) = (A ∩ B) ∩ C. A ∩ B ⊆ A. A ∩ A = A. A ∩ ∅ = ∅. A ⊆ B የሚሆነው A ∩ B = A. ከሆነና ከሆነ ብቻ ነው።"} {"id": "20468", "contents": "እውር ነገ አይንሽ ይበራል ቢሏት ዛሬን እንዴት አድሬ አለች የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "13838", "contents": "ኤላም (עֵילָם) በብሉይ ኪዳን ኦሪት ዘፍጥረት (የዕብራይስጥ መጽሐፍ ቅዱስ) 10፡22 መሠረት ከኖኅ ልጆች መካከል የሴም በኩር ልጅ ነበረ። «ኤላም» ማለት በብሉይ ኪዳን ደግሞ ጥንታዊት ሀገር ኤላምና ሕዝቧ ያመለከተ ነው። እኚህ ሕዝብ ከኤላም ሴም ኖኅ እንደ ተወለዱ ይታመናል። የአሁኑ ሊቃውንት ኤላምኛ ከሴማዊ ቋንቋዎች መካከል አለመገኘቱ ቢያወቁም፤ በኦሪት ዘፍጥረት አስተያየት የሰው ልጅ ልሳናት ሁሉ በባቢሎን ግንብ ስለ ተደበለቁ የቋንቋ አለመዛመድ ጥያቄ ምንም አያስቸግርም። የኤላም ንጉሥ ኮሎዶጎምር በአብርሃም ዘመን ጦርነት በከነዓን አገር እንዳዋጀ በዘፍጥረት 14 ይጠቀሳል። በትንቢተ እሳይያስ (11:11, 21:2, 22:6) እና በትንቢተ ኤርምያስ (25:25) ኤላም ሀገር ትጠቀሳለች። በትንቢተ ኤርምያስ ምዕራፍ 49 መጨረሻ (49፡36-39) በይሁዳ ንጉሥ ሴዴቅያስ መጀመርያ አመት (606 ዓክልበ.) ለነቢዩ ኤርምያስ የመጣው ስለ ኤላም የሆነ የእግዚአብሔር ቃል ይናገራል። በመጽሐፈ ኩፋሌ 9፡16 መሠረት ከጤግሮስ ወንዝ ምስራቅ በፈርናኬም ጎን ከነሕንደኬ ለኤላም ርስት ዕጣ ደረሰ። በተጨማሪ ኤርትራ (በግዮን ወንዝና በቀይ ባሕር መካከል ያለው) የኤላም ርስት ሆነ። በተጨማሪም በኩፋሌ. 8፡34 የኤላም ልጅ ሱስን ልጅ ራሱአያ አርፋክስድን እንዳገባች ይላል። ሱስን (ሹሻን) የኤላም ጥንታዊ ዋን ከተማ ስም ነበረ።"} {"id": "19388", "contents": "አውኛ በኢትዮጵያ የሚነገር ኩሺቲክ ተብሎ በሚታወቀው የቋንቋ መደብ የአፍሮ-እስያ ቤተሰብ የሚካለል ቋንቋ ነው።"} {"id": "19412", "contents": "ሸኮኛ በኢትዮጵያ የሚነገር ኦሟዊ ተብሎ በሚታወቀው የቋንቋ መደብ የአፍሮ-እስያ ቤተሰብ የሚካለል ቋንቋ ነው።"} {"id": "19424", "contents": "ከፋኛ በኢትዮጵያ የሚነገር ኦሟዊ ተብሎ በሚታወቀው የቋንቋ መደብ የአፍሮ-እስያ ቤተሰብ የሚካለል ቋንቋ ነው።"} {"id": "19436", "contents": "ምዕንኛ በኢትዮጵያ የሚነገር ናይሎ ሳህራዊ ተብሎ በሚታወቀው የቋንቋ መደብ ነው።"} {"id": "14108", "contents": "የሰነጠረዥ ጨዋታዎች፦ 1. ዳማ ዳም አንዱ የሰንጠረዥ ጨዋታ ዓይንት ሲሆን ። በግለ ሆነ በሁልት ሰዎች ሊካሔድ የሚችል የእይታ ጨዋታ ዓይንተ ነው ።ጨዋታው 24 የመጫውቻ ጠጠሮች ሲኖሩት በተለይ በሁለት ስዎች መሃል በሚካሔድ ጊዜ በ ሁለቱ ተጨዋቾች ስር ያሉት 12 ጠጠሮች ከተጋጣሚው (ከተፎካካሪው) በቀለም የተለያዩ ናቸው።በዳማ ጨዋታዎች 12 የተለያዩ የዓጀማመር ስልቶች አሉት። በነዚህ ስልቶች እንደዚሁ 12 የመከላከል ሰልቶች ሲኖሩት ጨዋታው በኩል ወይንም ነጥብ በማስጣል ሊጠናቀቅ ይችላል። በዳማ ጨዋታ ከአንድ በላይ የጨዋታ ሂደት ሲኖሩት ከእነዚህ ውስጥ የሚክተሉት ዋነኞቹ ናቸው ሀ. ታነከኛ ለ. እግረኛ 2. ቼስ 3. ጎ ፬. የዑር ንጉሣዊ ጨዋታ ፭."} {"id": "21086", "contents": "የሚስት አሳቢ የጥንድ በሬ ሳቢ ይስጥህ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሚስት አሳቢ የጥንድ በሬ ሳቢ ይስጥህ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "17108", "contents": "በጅብ ቆዳ የተሰራ ከበሮ ቅኝቱ እንብላው እንብላው ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው። የነገሮችን ተፈጥሮአዊ ባህርይ እማይለወጥ መሆኑን የሚያሳይ"} {"id": "21182", "contents": "የማያግዙ በፈር ያግዛሉ በከንፈር የአማርኛ ምሳሌ ነው። የማያግዙ በፈር ያግዛሉ በከንፈር የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20120", "contents": "ትኩስ ሬሳ ደረቁን አስነሳ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21200", "contents": "የማይበሉት እህል ከአፈር እኩል ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው። የማይበሉት እህል ከአፈር እኩል ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21224", "contents": "የማይፈርስ ምሽግ የለም የአማርኛ ምሳሌ ነው። የማይፈርስ ምሽግ የለም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21332", "contents": "የቀጣፊ እንባ ባቄላ ያክላል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የቀጣፊ እንባ ባቄላ ያክላል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21368", "contents": "የተናገሩት ከሚጠፋ የወለዱት ይጥፋ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የተናገሩት ከሚጠፋ የወለዱት ይጥፋ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21452", "contents": "የዝንጀሮ ለቅሶ መልሶ መላልሶ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የዝንጀሮ ለቅሶ መልሶ መላልሶ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "30974", "contents": "[[ስዕል:|thumb|300px| ሰነጅ]] ሰነጅ የግብጽ የቀድሞ ዘመነ መንግሥት ፈርዖን ነበረ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "30980", "contents": "[[ስዕል:|thumb|300px| ሸፕሰስካፍ]] ሸፕሰስካፍ የግብጽ የቀድሞ ዘመነ መንግሥት ፈርዖን ነበረ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "38606", "contents": "አምባራ በአፋር ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "44228", "contents": "ስታምፎርድ ብሪጅ በፉልሃም ለንደን የሚገኝ የቼልሲ እግር ኳስ ቡድን የእግር ኳስ ሜዳ ነው። የእግር ኳስ ሜዳው የሚገኘው በሙር ፓርክ ኢስቴት (በሌላ አጠራር በዋልሃም ግሪን) ወይም በተለምዶ ዘ ብሪጅ ተብሎ በሚጠራ ቦታ ነው። ይህ የእግር ኳስ ሜዳ 41,798 ሰዎችን ማስተናገድ የሚችል ሲሆን፣ ከፕሪሚየር ሊጉ ስምንተኛ ትልቅ የእግር ኳስ ሜዳ ያደርገዋል። የተከፈተው እ.ኤ.አ በ1877 ሲሆን እስከ 1905 ድረስ የለንደን አትሌቲክስ ክለብ ይጠቀምበት ነበር። ሜዳው ብዙ ለውጦችን አካሂዷል። በቅርቡ ደግሞ (እ.ኤ.አ 1990ዎቹ) ወደ ዘመናዊና ለሁሉም ተመልካቾች መቀመጫ ያለው ሆኖ ተሠርቷል። ስታምፎርድ ብሪጅ የተለያዩ የእንግሊዝ ዓለም አቀፋዊ ጨዋታዎችን ፣ የኤፍ ኤ ካፕ ፍጻሜዎችን ፣ የኤፍ ኤ ካፕ ግማሽ ፍጻሜዎችን እና የቻሪቲ ፊልድ ጨዋታዎችን አስተናግዷል። ለተለያዩ ስፖርቶችም እንደ ክሪኬት ፣ ራግቢ ዩኒየን ፣ ስፒድዌይ ፣ ግሬይሃውንድ ሬሲንግ ፣ ቤዝቦል እና የአሜሪካን ፉትቦል ጨዋታዎችን ለማስተናገድ ጥቅም ላይ ውሏል። የስታዲየሙ ትልቁ ኦፊሲዬላዊ የታዳሚዎች ቁጥር 82,905 ሲሆን ፤ ይህ የሆነው ቼልሲ ከአርሰናል እ.ኤ.አ በኦክቶበር 12 1935 ባካሄዱት የሊግ ጨዋታ ነበር። ስታምፎርድ ብሪጅ ፣ ሳምፎርድስብሪጅ (ጥንታዊ እንግሊዝኛ፦ Samfordesbrigge) ከሚለው ቃል የመጣ ሲሆን ትርጉሙም ሳንዲ ፎርድ ላይ ያለው ድልድይ ማለት ነው። የዐሥራ ስምንተኛው ክፍለ ዘመን ካርታዎች በአሁኑ ጊዜ በምስራቅ ዳፍ ጀርባ በሚገኘው የባቡር መስመር የሚፈስሰውን የስታንፎርድ ጅረት (እንግሊዝኛ፦ Stanford Creek) የቴምስ ወንዝ ገባር እንደሆነ አድርገው ያሳዩ ነበር። የገባሩ ወንዝ የላይኛው ጫፍ ቢሊንግስዌል ቦይ (Billingswell Ditch)፣ ፑልስ ጅረት (Pools Creek) እና ካውንተርስ ጅረት (Counters Creek) በመባል ይጠራ ነበር። በመካከለኛው ክፍለ ዘመን ፤ ይህ ጅረት ቢሊንግዌል ዲች የሚባል ስም ነበረው። ቃሉ የመጣውም የቢሊንግ ምንጭ ወይም ጅረት ከሚለው ነው። ይህም በፉልሃም እና በኬንሲንግተን ደብሮች መሀል ወሰን ፈጥሮ ነበር። በዐሥራ ስምንተኛው ክፍለ ዘመን፤ አሁን በሚጠራበት ስሙ የካውንተር ጅረት በመባል መጠራት ጀመረ። ጅረቱ ሁለት ድልድዮች ነበሩት ፤ እነርሱም በፉልሃም መንገድ ላይ የሚገኘው የስታምፎርድ ድልድይ (ስታምፎርድ ብሪጅ) (Stamford Bridge)"} {"id": "18452", "contents": "1 ሪም-ሲን ከ1734 እስከ 1675 ዓክልበ. (ኡልትራ አጭሩ አቆጣጠር) የላርሳ መጨረሻ ንጉሥ ነበረ። ሪም-ሲን በ1734 ዓክልበ. ወንድሙን ዋራድ-ሲንን በላርሳ ዙፋን ተከተለው። አባቱ ኤላማዊው-አሞራዊው አለቃ ኩዱር-ማቡግ ነበር። በ1721 ዓክልበ. ጎረቤቶቹ ባቢሎን፣ ኡሩክ፣ ራፒቁምና ኢሲን ላርሳን ለመቃወም በውል ተባበሩ። ሪም-ሲን ግን ሁላቸውን በአንድ ውግያ አሸነፋቸውና መንግሥቱን ያስፋፋ ጀመረ። በ1714 ዓክልበ. ኡሩክን ዘረፈ። በ1712 ግን የባቢሎን ንጉስ ሲን-ሙባሊት ድል አደረገው። በ1710 ዓክልበ. የኢሲንን ግዛት ወረረው፣ በ1705 ኢሲንን ከመጨረሻ ንጉሱ ከዳሚቅ-ኢሊሹ ያዘ። ይህም በሪም-ሲን መንግሥት በ30ኛው አመት ሆነ። ከዚህ ዓመት ጀምሮ የላርሳ ዓመታት ከኢሲን ውድቀት ጀምሮ ተቆጠሩ፤ ይህም አቆጣጠር እስከ ሪም-ሲን ዘመን መጨረሻ እስከ 1675 ዓክልበ. (= «31 ዓመት ኢሲን ከወደቀ») ተጠቀመ። በ1699 የባቢሎን ንጉሥ ሃሙራቢ ኢሲንንና ኡሩክን ከሪም-ሲን ያዘ። (ሆኖም የላርሳ ዓመት ከኢሲን ውድቀት መቆጠር ያንጊዜ አልተወም።) በመጨረሻ በ1675 ዓክልበ. ሃሙራቢ ላርሳን ከበበው፤ ከ6 ወር በኋላ ላርሳ ለባቢሎን ወደቀ።ይህም በሪም-ሲን 60ኛው ዘመነ መንግሥት ሆነ። ^ History of the Ancient World, Susan Wise Bauer, W.W. Norton & Company, Inc., 2007, ISBN 978-0-393-05974-8 Rim-Sin I Year Names at CDLI (እንግሊዝኛ) [1]"} {"id": "44684", "contents": "ፌነርባቼ የስፖርት ክለብ በኢስታንቡል፣ ቱርክ የሚገኝ የእግር ኳስ ክለብ ነው። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "38966", "contents": "ጪሮ (ወረዳ) በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው። {{አቀማመጥ |align=center ጪሮ (ወረዳ) በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "49694", "contents": "ገብላ በትግራይ አድዋ ወረዳ ታሕታይ ሎጎምቲ ቀበሌ ከቀበለው በስተምዕራብ በኩል ትገኛለች፤ እንዳማርያም ገብላ የሚባል ቤተክርስትያን ያላት ነች፤ የንግስ በአሉ ጥር 21 (አስተርዮ ማርያም ይከበራል) በዓለ ጥምቀት የሚጠመቁበት ቦታ \"ማይጊፍ\" ይባላል፡፡"} {"id": "48536", "contents": "የቻይና ታላቅ ግድግዳ በቻይና ስሜን ጠረፎች ላይ ከጥንት ጀምሮ የተሠሩት የግድግዶች ጣቢያ ነው። ከ800 ዓክልበ. ጀምሮ የቻይና መሪዎች የስሜኑን ነገዶች ለመከልከል ግድግዶች ያሠሩ ነበር። እንደ ሥዮንግ-ኑ የመሠሉት ስሜናዊ ብሔሮች በየጊዜው በሠረገላዎች ቻይናን የወረሩ ሕዝቦች ነበሩ፤ ይህም ግድግዳ መሰናከል ኢንዲሆንባቸው ታሰበ። በዘመናት ላይ ብዙ ሥርወ መንግሥታት ተጨማሪ ግድግዶች፣ የዘበኛ ግምቦችም፣ ተሠሩ ወይም ታደሱ ወይም ተሻሸሉ። በ4 ወይም 5 ሺህ ማይል ላይ ይዘረጋሉ። ይህም እስከ 1636 ዓም ማንቹዎች እስከ ተሻገሩት ድረስ ተቀጠለ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "51068", "contents": "የኢትዮጵያ ሀይቆች ጣና ላንጋኖ ቢሾፍቱ"} {"id": "49475", "contents": "የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ 2017-18 ጅምር! ይህ አጭር ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። አሁን ሊያስፋፉት ይችላሉ!"} {"id": "49511", "contents": "2 ነቢሪራው ምናልባት በላይኛ ግብጽ በ2ኛው ጨለማ ዘመን (16ኛው ሥርወ መንግሥት) በ1614 ዓክልበ. ያሕል የገዛ ፈርዖን ነበረ። ታሪካዊ ሕሊናው ምንም አልተረጋገጠም። ስሙ የሚገኝ በቶሪኖ ቀኖና ዝርዝር ብቻ ነው። ከ1 ነቢሪራው ወይም «ነቢራውሬ» ቀጥሎ ሁለተኛው «ነቢራውሬ» ወይም «ነቢታውሬ» አለው። ስለዚህ ለአጭር ጊዜ ከነገሡት ፈርዖኖች መካከል እንደ ሆነ ይገመታል። በተጨማሪ ከዚያ 1500 ዓመት በኋላ በ150 ዓክልበ. ያህል የተሠራ አንድ ጣኦት ምስል ይታወቃል፤ በመሠረቱ በየጎኑ «ያለፉት ፈርዖን ሰዋጀንሬ»፣ «ያለፉት ፈርዖን ነፈርካሬ»፣ «አህሞስ»ና «ቢንፑ» ይጠቀሳል። በአንድ መላ ምት፣ ከጥንታዊ ምስል ተቀድቶ ፈርዖን ነቢሪራው ሰዋጀንሬ፣ ልጁም 2 ነቢሪራው ነፈርካሬ፣ እና በዘመኑ የኖሩት ልዑላን መስፍኖች አህሞስና ቢንፑ ይጠቀሳሉ። በዚህ አስተሳሰብ «ነፈርካሬ» ሲል የዚህ 2 ነቢሪራው ሌላ ስም ሊሆን ይችላል። ሆኖም የ2 ነቢሪራው ስም በቶሪኖ ቀኖና ብቻ ስለሚገኝ ሌላ ስሙ አይታወቅለትም።"} {"id": "12078", "contents": "ታኅሣሥ ፫ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፺፫ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፪፻፸፫ ቀናት በ ዘመነ ዮሐንስ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፪፻፸፪ ቀናት ይቀራሉ። ይቺ ዕለት በኢትዮጵያ ታሪክ ሁነኛ ስፍራ አላት። ታላቁ ንጉሠ ነገሥት ዳግማዊ አፄ ምኒልክና የጦሩ ፊታውራሪ፣ ፊታውራሪ ሀብተ ጊዮርጊስ ዲናግዴ ያረፉበት ዕለት ናት፡፡ ዕለቱ ተመሳሳይ ይሁን እንጂ ሁለቱ ያረፉት በተለያዩ ዓመታት ነው፡፡ ‹‹አባ ዳኘው›› የተባሉት፣ ዳግማዊ ምኒልክ ፳ኛው ምዕት ዓመት በባተ በስድስተኛው ዓመት ላይ በ፲፱፻፮ ዓ.ም. ሲያርፉ ‹‹አባ መላ›› የተሰኙት ፊታወራሪ ሀብተ ጊዮርጊስ ደግሞ በ፲፱፻፲፱ ዓ.ም. አርፈዋል። ዓመታቱ ይለያዩ እንጂ ሁለቱም ያረፉት ዓርብ ታኅሣሥ ፫ ቀን ነበር፡፡ ፲፱፻፬ ዓ/ም የቀድሞዋ የሕንድ ርዕሰ ከተማ ካልከታ በአዲሷ ደልሂ ተተካች። በዚሁ ዕለት የብሪታንያ ንጉሥ ጆርጅ አምሥተኛ (የዳግማዊት ንግሥት ኤልሳቤጥ አያት) እና ንግሥታቸው የ ሕንድ ንጉሠ ነገሥት እና እቴጌ የሚል ማእረግ ተጨመረላቸው። ፲፱፻፰ ዓ/ም የቻይና ሪፑብሊክ ፕሬዚደንት አገሪቱን ወደንጉዛት ሥርዐት መመለሳቸውንና እራሳቸውንም ንጉሠ ነገሥት ማድረጋቸውን አወጁ። ፲፱፻፶፮ ዓ/ም ኬንያ ከብሪታንያ ነጻነቷን በመቀዳጀች በአፍሪቃ ሠላሣ አምሥተኛዋ ነጻ አገር ሆነች። ፲፱፻፶፯ ዓ/ም የኬንያ የመጀመሪያው ጠቅላይ ሚኒስቴር ጆሞ ኬንያታ የአገሪቱ የመጀመሪያው ፕሬዚደንት ሆኑ። ፲፱፻፸፪ ዓ/ም የቀድሞዋ ሮዴዢያ ስሟን ቀይራ ዚምባብዌ ተባለች። ፲፰፻፲ ዓ/ም በኢትዮጵያ የዘመነ መሣፍንት ሲጀመር ከዙፋናቸው ወርደው አክሱም በስደት ላይ የነበሩት እና “ተፍጻሜተ ነገሥት” የሚባል ቅጽል ስም የተሰጣቸው ቀዳማዊ ዓፄ ተክለ ጊዮርጊስ አረፉ። ፲፱፻፮ ዓ/ም መጀመሪያ የሸዋ ንጉሥ በኋላም የዘመናዪቱ ኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት፤ በአድዋ ጦርነት የኢጣሊያን ሠራዊቶች ድል የመቱት ታላቁ መሪ፤ “ዕምዬ ምኒልክ” ዳግማዊ ዓፄ ምኒልክ ባደረባቸው ህመም በዛሬው ዕለት አረፉ። ፲፱፻፲፱ ዓ/ም በዳግማዊ ምኒልክ፣ በልጅ ኢያሱ እና በንግሥት ዘውዲቱ ዘመናት የጦር ምኒስትር የነበሩት ፊታውራሪ ሁብተ ጊዮርጊስ ዲናግዴ የሚወዷቸው ዕምዬ ምኒልክ ባረፉበት ዕለት ሞቱ። ጳውሎስ ኞኞ ፥ “አጤ ምኒልክ” (፲፱፻፹፬ ዓ/ም) መርስዔ ኀዘን ወልደ ቂርቆስ፤ \"የሐያኛው ክፍለ ዘመን መባቻ\"፣ 1999 (እንግሊዝኛ) http://en.wikipedia.org/wiki/Tekle_Giyorgis_I_of_Ethiopia (እንግሊዝኛ) http://www.nytimes.com/learning/general/onthisday/big/1212.html#article"} {"id": "21750", "contents": "ያባት ምርቃት አያስገባም ጥቃት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያባት ምርቃት አያስገባም ጥቃት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "50045", "contents": "የነጩ ቢትወደድ መጽሐፍ (እንግሊዝኛ፦ The Book of the White Earl ወይም Bodleian Laud Misc. MS 610) በ1450 ዓም ገደማ በአይርላንድ የተፈጠረ ሥነ-ጽሑፋዊ፣ ሃይማኖታዊ ወይም አፈታሪካዊ ክምችት ነው። በአይርላንድኛ በ«ነጩ ቢትወደድ» ጄምዝ በትለር፣ የኦርሞንድ 4ኛው እርል (ቢትወደድ) ሲሆን በርሱ ደጋፍ ነበር የተጻፈው። በክምችቱ ውስጥ «የወንጉስ ሰማዕታት ዝርዝር» በ820 ዓም ያህል እንደተቀነባበረ ይታስባል፤ ሌሎች ክፍሎች ከ1160 ዓም እንደ ሆኑ ይመስላል። በይዞታው መጨረሻ «የላውድ አቆጣጠሮች» የተባለው ሰነድ ይጨመራል፤ ይህ የአይርላንድ ነገሥታት ዝርዝር በሙሉ ከስላንጋ እስከ ማይል ሰቅናይል ማክ ዶምናይል ድረስ ይሰጣል። እነዚህ የአይርላንድ ከፍተኛ ነገስታት እስከ 1014 ዓም ገዙ፤ ሰነዱም በዚያው ወቅት ያህል አሁን ከጠፋው «የካሼል መዛሙርት» ዝርዝር ተቀድቶ እንደ ተዘጋጀ ይታመናል። ስለዚህ በሌቦር ጋባላ ኤረን ከተገኘው ዝርዝር (1065 ዓም ግድም) ይልቅ ጥንታዊ ነው። መጽሐፉ በአይርላንድኛ የላውድ አቆጣጠሮች ክፍል የአይርላንድ አፈታሪካዊ ነገሥታት ዝርዝሮች"} {"id": "19284", "contents": "የብርሃን ሞገድ ልከ አንድን ገመደ ወደላይ ወደታች ስናደርግ እንደምናገኘው ሞገድ ነው። ማለት የሞገዱ ጉዞ ወደፊት ሲሆን ሞገዱ የሚርገበገበው ወደ ላይ-ወደ ታች ነው። ስለሆነም ሞገዱ ወደፊት ሚጓዝ ቢሆንም የሚርገገበው ግን አቅጣጫ ሊቀይር ይችላል፡ ለምሳሌ ወደ ጎንና ወደ ጎን ሊርገበገብ ይችላል። ይህ የብርሃን ባህርይ መዋለታ ይባላል። ጉዳዩን በገሃዱ አለም ማየት ይቻላል። ብዙ የጸሐይ መነጽሮች የሚሰሩት ብርሃንን ከሚያወለታ ንጥር ነገሮች ነው። ስለሆነም የመነጽሮቹ መስታወቶች የሚያሳልፉት ከነርሱ መዋለታ ጋር የሚስማማውን ክፍል ብቻ ነው። ስለዚህ ሁለት የጸሓይ መነጽሮችን በተለያየ ማዕዘን በማስቀመጥ ከአንዱ ያለፈውን የዋለታ ብርሃን በሌላው መነጽር እንደገና በማጥራት የተለያየ የብርሃን መጠን እንዲያልፍ ማድረግ ይቻላል። ብርግጥ ሁለቱ መነጽሮች በተቃራኒ ማዕዘን የመዋለቱ ከሆነ ከከፍተኛ ብርሃን እስከ ሙሉ በሙሉ ጨለማ እንዲያስተላልፉ ማድረግ ይቻላል።"} {"id": "21708", "contents": "ያምራል ብለው ለነብር ልጅ አይድሩም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያምራል ብለው ለነብር ልጅ አይድሩም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "31356", "contents": "'ዶምናል ዋ ኔል የ አየርላንድ ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "23142", "contents": "ኪራቆስ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ከአለት የተፈለፈ ቤተ ክርስቲያን ነው።"} {"id": "38772", "contents": "አጃሎ ሚጤ በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "30828", "contents": "ከሊቃውንት ሊቅ የሰማዩን በመጣፍ የምድሩን ባፍ የሚያውቅ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ከሊቃውንት ሊቅ የሰማዩን በመጣፍ የምድሩን ባፍ የሚያውቅ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "41292", "contents": "ሰዶም በኦሪት ዘፍጥረት ዘንድ በከነዓን አገር በሲዲም ሸለቆ፥ በጨው ባሕርና በዮርዳኖስ ወንዝ አጠገብ የነበረ ከተማ ነው። ጸሓፊዎቹ ሚካኤል ሶርያዊው (12ኛው ክፍለ ዘመን) እና አቡል ፋራጅ ወይም ባር ሄብራዩስ (13ኛው ክፍለ ዘመን) እንደ ተረኩ፣ «አርሞኒስ» (አርሞንኤም) የተባለ ከነዓናዊ ሰው ሁለት ወንድ ልጆች ሰዶምና ዐሞራ (ገሞራ) ወልዶ በያንዳንዱ ስም አዲስ ከተማ መሠረተ፤ ከዚህ በላይ ሦስተኛ ከተማ በእናታቸው ስም ሳዓር (ዞዓር) ሠራ። በመጽሐፍ ቅዱስ ዘንድ፣ በሲዲም ሸለቆ የተገኙት 5 ከተሞች ሰዶም፣ ገሞራ፣ አዳማ፣ ሰቦይም እና «ዞዓር የተባለች ቤላ» ናቸው። ለ12 ዓመታት ለኤላም ንጉሥ ኮሎዶጎምር ከተገዙ በኋላ በ13ኛው ዓመት አመጹ፣ በ14ኛውም ዓመት ኮሎዶጎምር፣ የሰናዖር ንጉሥ አምራፌልና ጓደኞቻቸው የእላሳር ንጉሥ አርዮክና «የአሕዛብ ንጉሥ» ቲርጋል ሁላቸው ከተሞቹን እንዲመቱ ዘመቱ። የአብርሃም ዘመድ ሎጥ በዚህ ሠፈር ይኖር ስለ ነበር እሱም ተማረከ። ከዚህ በኋላ ግን አብርሃም ሰምቶ ከ318 ሎሌዎቹ ጋር ተነሥቶ እነኮሎዶጎምርን አሸነፋቸው፣ ሎጥንም ነጻ አደረገው። የሰዶም ንጉሥ ስም በዚያው ወቅት ባላ ተባለ። የሲዲም ሸለቆ ኗሪዎች እጅግ ክፉዎች ነበሩ፣ እስካሁንም 'ሰዶማዊ' 'ሰዶማውያን' 'ሰዶማዊነት' 'ግብረ ሰዶም'፣ እና 'ገሞራው' የሚሉት ዘይቤዎች ስለ ጸባያቸው ይመሰክራሉ። ከጦርነቱ ጥቂት ዓመታት በኋላ እግዚአብሔር እንደ ሦስት ሰዎች ወይም መላዕክት በተዓምር ለአብርሃምና ለሚስቱ ሣራ ታየ። ከተነጋገሩባቸው ጉዳዮች መካከል ሰዶምን ሊያጥፋው እንደነበር ለአብርሃም ገለጸ። ከውይይታቸው በኋላ ቢያንስ 10 ጻድቃን ከተገኙበት በምሕረቱ እንዳያጠፋው ይስማማል። ከዚያ ከሰዎቹ (መላዕክቱ) 2ቱ ወደ ሰዶም ወደ ሎጥ ቤት ወጡ። የሰዶም ኗሪዎች ማንኛውም የዋህ ሰው በሠፈራቸው እንዳያልፍበት ደስ አላላቸውም ተበሳጩም። እንደ አገራቸው ልማድ ከሎጥ ቤት ውጭ ተሰብስበው ሰዎቹን በግፍ እንዲይዙ ለማስገድ ሞከሩ። ሎጥ እምቢ ሲላቸው እንኳን የደጁን መዝጊያ ለመስበር ጣሩ። መላዕክቱ ግን ሰዶማውያንን አሳወሩዋቸው። ከዚያ ሎጥና ቤተሠቡ ሳይጠፋ ከሰዶም ቶሎ እንዲያመልጡ አዘዟቸው። ስለዚህ ሎጥና ቤተሠቡ ወደ ዞዓር ሸሹ። እግዚአብሔርም እሳትና ዲን በሰዶምና በገሞራ ላይ አዘነበ።"} {"id": "47256", "contents": "ትየንጂን (ቻይንኛ፦ 天津) የቻይና ከተማ ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "11918", "contents": "አዶልፍ ትዬር (1863-1865) (በ ፈረንሳይኛ ፡ Adolphe Thiers) 2ኛ የፈረንሣይ ፕሬዚዳንት ነበሩ።"} {"id": "15518", "contents": "ሰማይ አትረስ ንጉስ አትክሰስ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሁለቱም የማይቻሉ ናቸው ወይም የማይቻልን ነገር ለመግለጽ የሚጠቅም በዚያውም ነገስታት የነበራቸውን ፍጹም አምባገነን ስልጣን የሚያሳይ።"} {"id": "13280", "contents": "ቅልልቦሽ የኢትዮጵያ ህጻናት በጠጠር የሚጫወቱት ሲሆን አጨዋወቱም አንዱዋን ጠጠር ወደአየር በማጉናት እሱዋ ባየር ላይ እያለች የተቻለን ያክል ጠጠር ከመሬት ማፈስ ነው። ባየር ላይ ያለችው ጠጠር ስትመለስ በተጫዋቹ እጅ \"መቀለብ\" ወይም \"መያዝ\" ይኖርባታል። ሳትያዝ መሬት ላይ ከወደቀች፣ ጨዋታው አለቀ ማለት ነው። ጨዋታው \"ጠጠር\" በመባልም ይጠራል። ብዙ አይነት የቅልልብልቦሽ ጨዋታዎች ሲኖሩ፡ በጣም የታወቀው \"ዓይጥ አለብሽ\" በመባባል የሚጫወቱት ነው። ልጆቹ ሁለት ወይም ሶስት ይሆኑና፡ አምስት ቆንጆ ድብልብል ጠጠሮች፡ ስፋትና ርዝመታቸው ከግማሽ ኢንች የማይበልጡ፡ ይለቅሙና መሬት ይቀመጣሉ። ቀድሞ \"ብጀ\" ያለ መጀመርያ ይጀምራል። ብጀ ማለት ብጀምር ማለት ነው። ያንን ለማለት እሽቅድምድም ነው።\"ብቀ\" ያለ ከርሱ የሚከተል ነው ማለት ነው፡፡ ብቀ ማለት ብቀጥል ማለት ነው። ሁለት ልጆች እኩል \"ብቀ\" ካሉ በድምጽም ቢሆን ቀድሞ \"ብ!\" ከአፉ የወጣው ሰው ሁለተኛነቱን ያገኛል። \"ብቀጣጥል!\" ያለ ሶስተኛ ነው። \"እንጀራ ብጋግር!\" ያለ አራተኛ ነው። አምስተኛ ካለ \"ወጥ ብሰራ!\""} {"id": "13628", "contents": "ጙሹር (ወይም ጚሹር) በሱመር ነገሥታት ዝርዝር ዘንድ የኪሽ ከተማ መጀመርያው ንጉሥ ነበረ። በዚሁ ጥንታዊ ሰነድ መሠረት፣ ከማየ አይህ ቀጥሎ ኪሽ መጀመርያ የተነሣ መንግሥት እንደ ነበር ይላል። ጙሹርም ለ1200 አመታት በሱመር እንደ ነገሠ ይላል። የኪሽ 1ኛ ሥርወ መንግሥት መስራች ጙሹር መታወቂያ ወይም ኅልውና የሚያስረዳ ቅርስ ገና አልተገኘም። ታሪካዊ ከሆነ ግን ምናልባት በ2450 ዓክልበ. ግድም ኖሯል።"} {"id": "15998", "contents": "ስጋው ያሳማ ከበላው የሰማው ገማ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "16028", "contents": "ሹም ለሹም ያወርሳል ጉም ተራራ ያለብሳል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "16550", "contents": "ቀን ቢረዝም ልብ ይደክም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "16694", "contents": "ቅልና ድንጋይ ተማትቶ ሎሌና ጌታ ተሟግቶ የአማርኛ ምሳሌ ነው። አንዱ በሌላው በቶሎ ይሸነፋል"} {"id": "19520", "contents": "ነገረኛ ናቸው አጥልቃችሁ ቅበሩዋቸው የተነሱ እንደሆን ብዙ ነው ጣጣቸው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20648", "contents": "ከማን ጋር እንደምትውል ንገረኝ አንተ ማን እንደሆንክ እነግርሀለሁ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ከማን ጋር እንደምትውል ንገረኝ አንተ ማን እንደሆንክ እነግርሀለሁ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "16454", "contents": "መስፍን ኃይሌ ዝነኛ ኢትዮጵያዊ ዘፋኝ ነው። መስፍን ኃይሌ በሐረርጌ ከተማ ተወልዶ ያደገ ሲሆን ከዚያም ወደ ዝቋላ መጥቶ የቄስ ትምህርት ተምሮ ወደ አዲስ አበባ በመምጣት የክብር ዘበኛ ሠራዊት ባልደረባ በመሆን ከ፲፱፻፵፫ እስከ ፲፱፻፵፱ ዓ.ም. ድረስ እያገለገለ በመጠኑ ያንጎራጉር ነበር። በ፲፱፻፶ ዓ.ም. እንደገና የፖሊስ ባልደረባ በመሆን የቲያትርና የሙዚቃ ክፍል አባል ሆኖ በድምፃዊነቱ በመጫወት ጥሩ ዝናን አትርፏል። ናሽናል ቢብሊዮግራፊ ቡድን፣ የአንጋፋ አርቲስቶች መዝገበ የሕይወት ታሪክ፣ መጋቢት ፳፻፣ ገጽ 13"} {"id": "21776", "contents": "ያናጢን ልጅ ጅብ በላው የላጭን ልጅ ቅማል ፈጀው የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያናጢን ልጅ ጅብ በላው የላጭን ልጅ ቅማል ፈጀው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21800", "contents": "ያንድ እርሻ እሸት ያንድ ላም ወተት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያንድ እርሻ እሸት ያንድ ላም ወተት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "17240", "contents": "ባልዋን ጎዳሁ ብላ ትምህርት ቤት ገባች የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21038", "contents": "የመስከረም ውስጡ በጋ ያረመኔ ልቡ ቀጋ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የመስከረም ውስጡ በጋ ያረመኔ ልቡ ቀጋ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22622", "contents": "ሽፈራው (Moringa stenopetala)"} {"id": "46502", "contents": "ሮተርዳም (ሆላንድኛ፦ Rotterdam) (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "44156", "contents": "ቦስቶን (እንግሊዝኛ፦ Boston፤ አመሪካዊ አጠራር /'ባስትን/) የማሣቹሰትስ አሜሪካ ከተማ ነው። በ1622 ዓ.ም. ተመሠረተ። የሕዝቡ ቁጥር 636,000 አካባቢ ነው።"} {"id": "38672", "contents": "በለሳ በአማራ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "35816", "contents": "ሙአለ ንዋይ ትርፍ ለማግኘት ሲባል ካፒታልን ከሞላ ጎደል ረዘም ላለ ጊዜ በኢንዱስትሪ፣ በትራንስፖርት፣ በግንባታና በመሳሰሉት የኢኮኖሚ መስኮች የማዋል ክንዋኔ ነው። ሙአለ ንዋይ በሁለት ይከፈላል። እነሱም የገንዘብ ሙአለ ንዋይ እና እውን ሙአለ ንዋይ ናቸው። የገንዘብ ሙአለ ንዋይ የሚባለው ለአክሲዮኖችና ለሌሎች የዋስትና ሰነዶች ግዥ የሚውል ካፒታል ሲሆን እውን ሙአለ ንዋይ ደግሞ ለሕንፃዎች፣ ለልዩ ልዩ ማሽኖችና ለመሳሰሉት ቋሚ ንብረቶች ግዥ የሚውለው ካፒታል ነው። የማርክሲዝም ሌኒኒዝም መዝገበ ቃላት ፤ ፲፱፻፸፰፤ ገጽ 73"} {"id": "44486", "contents": "አውግስጦስ ቄሣር (ሮማይስጥ፦ Augustus፤ 71 ዓክልበ. - 6 ዓ.ም. የኖረ) ከ35 ዓክልበ. እስከ 6 ዓ.ም ድረስ የሮሜ መንግሥት ቄሳር ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "3896", "contents": "አስተዳደር ህግ የምንለው በመንግስት የአስተዳደር ተቆማትና በዜጎች መካከል የሚኖረውን ግንኙነት የሚገዛ የህግ አይነት ነው። የሕዝባዊ ህግ (public law) ዋና አካል እንደሆነ ይታማናል።"} {"id": "4130", "contents": "(ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) ስዊድን (ወይም በይፋ የስዊድን ግዛት)"} {"id": "7400", "contents": "1 January 478 - 29 August 478 እ.ኤ.ኣ. = 470 ዓ.ም. 30 August 478 - 31 December 478 እ.ኤ.ኣ. = 471 ዓ.ም."} {"id": "7412", "contents": "1 January 472 - 29 August 472 እ.ኤ.ኣ. = 464 ዓ.ም. 30 August 472 - 31 December 472 እ.ኤ.ኣ. = 465 ዓ.ም."} {"id": "7430", "contents": "1 January 463 - 30 August 463 እ.ኤ.ኣ. = 455 ዓ.ም. 31 August 463 - 31 December 463 እ.ኤ.ኣ. = 456 ዓ.ም."} {"id": "6836", "contents": "1 January 756 - 1 September 756 እ.ኤ.ኣ. = 748 ዓ.ም. 2 September 756 - 31 December 756 እ.ኤ.ኣ. = 749 ዓ.ም."} {"id": "6842", "contents": "1 January 753 - 1 September 753 እ.ኤ.ኣ. = 745 ዓ.ም. 2 September 753 - 31 December 753 እ.ኤ.ኣ. = 746 ዓ.ም."} {"id": "6854", "contents": "1 January 747 - 2 September 747 እ.ኤ.ኣ. = 739 ዓ.ም. 3 September 747 - 31 December 747 እ.ኤ.ኣ. = 740 ዓ.ም."} {"id": "4652", "contents": "1 January 1836 - 9 September 1836 እ.ኤ.ኣ. = 1828 ዓ.ም. 10 September 1836 - 31 December 1836 እ.ኤ.ኣ. = 1829 ዓ.ም."} {"id": "6938", "contents": "1 January 705 - 1 September 705 እ.ኤ.ኣ. = 697 ዓ.ም. 2 September 705 - 31 December 705 እ.ኤ.ኣ. = 698 ዓ.ም."} {"id": "11984", "contents": "ኅዳር ፳ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፹ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፪፻፹፮ ቀናት በ ዘመነ ዮሐንስ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፪፻፹፭ ቀናት ይቀራሉ። ፲፯፻፸፬ ዓ.ም. በሊቨርፑል የብሪታንያ ከተማ የተመዘገበ የአፍሪቃ ሰዎችን በግዳጅ ለአገልግሎት የሚሸጥ ድርጅት ንብረት የነበረችው “ዞንግ” የምትባለው መርከብ ከጫነቻቸው ሰዎች መቶ ሠላሳ ሦሥቱን አፍሪቃውያኖች መርከበኞቹ በሕይወት እያሉ ወደ ባሕር ጥለው ገደሏቸው። በአሥራ ስምንተኛው ክፍለ ዘመን ለባርነት የሚጫኑ የአፍሪቃ ዜጎች በአውሮፓ ሕግ ፊት እንደ ዕቃ ንብረት እንጂ እንደ ሰው ስለማይቆጠሩ፣ ይሄንን ታላቅ ወንጀል የፈጸሙት ሰዎች አልተከሰሱም። የመርከቧ ባለቤቶች ግን “ለጠፋው ንብረት’’ የዋስትና ውል የሰጣቸውን ድርጅት በፍርድ ቤት የኪሳራቸውን ዋጋ እንዲከፍላቸው ክስ አቀረቡ። ፲፰፻፳፫ ዓ.ም. በፖሎኝ የሩሲያን በላይነት እና አስተዳደር በመቃወም የ”ትጥቅ ትግል” ተጀመረ። ፲፱፻፵ ዓ.ም. የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ፍልስጥኤምን በሐይማኖት መሠረት ለሁለት ከፍሎ አንደኛው የይሁዳዊ መንግሥት፤ ሁለተኛውን ክፍል ደግሞ የአረብ መንግሥት እንዲመሠረት የሚያስችለውን “ውሳኔ ፻፹፩” አጸደቀ። ይሄው ውሳኔ በድምጽ ሠላሣ ሦስት አገሮች ሲደግፉት፤ አሥራ ሦሥት አገሮች ተቃውመው አሥር አገሮች ደግሞ የድጋፍም የቅራኔም ድምጽ ከመስጠት ተቆጥበዋል። ኢትዮጵያ እና ብሪታንያ ከነኝህ ከአሥር አገሮች መሀል ይገኛሉ። ፲፰፻፹፰ ዓ.ም. ላይቤሪያን ከ፲፱፻፴፯ ዓ.ም. እስከ ሞታቸው ፲፱፻፷፬ ዓ.ም. በፕሬዚደንትነት የመሩት ዊሊያም ቫካናራት ሻድራክ ተብማን ተወለዱ። ፕሬዚደንት ተብማን የ”ዘመናዊቷ ላይቤሪያ” አባት በመባል ይታወቃሉ። ፲፯፻፸፫ ዓ.ም. በአውስትሮ-ሁንጋሪያ ግዛት የሁንጋሪያ እና የቦሄሚያ ንግሥት ማሪያ ጠሬዛ ሞተች። ^ http://en.wikisource.org/wiki/United_Nations_General_Assembly_Resolution_181 (እንግሊዝኛ) http://www.nytimes.com/learning/general/onthisday/big/1129.html#article"} {"id": "7058", "contents": "1 January 645 - 31 August 645 እ.ኤ.ኣ. = 637 ዓ.ም. 1 September 645 - 31 December 645 እ.ኤ.ኣ. = 638 ዓ.ም."} {"id": "14966", "contents": "ለእብለት ስር የለውም ለእባብ እግር የለውም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "13088", "contents": "ከ50 እስከ 60 ሺህ ብቻ የሚሆኑ ጭላዳ ዝንጀሮወች በአለማችን ይገኛሉ። ሁሉም የሚገኙት ኢትዮጵያ ውስጥ ባብዛኛው ሰሜን ተራራ ላይ ብቻ ነው። ጭላዳወች በቡድን ሆነው መኖርን የሚወዱ እንሳስቶች ናቸው። ብዙ ጊዜ ከ350 ያላነሱ ዝንጀሮወች አንድ ላይ ይኖራሉ። ምግባቸውም ቅጠላ ቅጠል ሲሆን ብዙውን ጊዜ የሚያሳልፉት ሳር በመጋጥ ነው። ከሰው ልጅ ቀጥሎ አውራ ጣታቸው በመተጣጠፍ ጭላዳ ዝንጀሮወች ከሌሎች እንስሳቶች ይበልጣሉ። በጥንት የጠፉት የትልልቅ ጭላዳ ዝርዮች ከደቡብ አፍሪካ እስከ ሕንድና እስፓንያ ድረስ እንደ ተገኙ ከቅሪቶች ታውቋል። በአሁኑ ዘመን ግን የኢትዮጵያ ጭላዳ ብቻ ተርፏል።"} {"id": "13118", "contents": "የሞገድ ርዝመት ማለት በተደጋጋሚ ኩኔቶች መካከል ያለው የርዝመት መጠን ማለት ነው።"} {"id": "13130", "contents": "ባላምባራስ ማለት በጥንቱ ዘመን ኢትዮጵያኖች ይጠቀሙበት የንበረው ከግራዝማችነት ዝቅ የሚል የማዕረግ አይነት ነው። በወታደራዊ መስክ የምሽግ ፣የከተማ ግንብ፣ወይም የጦር ሰፈሩ አዛዥ ማዕረግ ሲሆን በሲቪል ደግሞ በቤተመንግስት ባለሟልነት ወይም በእልፍኝ አሽከርነት ታላቅ አገልግሎት ላበረከተ ባለሟል የሚሰጥ ሹመት ነው። (በዓለ ርእሰ ዐምባ) የባላምባራስ ፤ (በዓለ ርእሰ ዐምባ) ትርጉም - ያምባ ራስ ጌታ ፤ ዐምባ ራስን የሚያዝ ፤ ከመንግሥት ባምባ ራስ ላይ የተሾመ። ዐምባ ራስን እይ። ዛሬ ግን ባላምባራስ የሚባል ፪ ወይም ፫ ሻምበል አዛዥ ነው። ^ የኢትዮጵያ ቋንቋዎች ጥናትና ምርምር ማእከል፣ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ፲፱፻፺፫"} {"id": "13232", "contents": "ቆረቆር ወይም ቆሮቆር (Tinea capitis) የቆዳ በሽታ ነው። (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "15560", "contents": "ሰዶ ማሳደድ ካማረህ ዶሮህን በቆቅ ለውጥ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "15656", "contents": "ታጅ ማሃል ताज महल ህንድ አገር ውስጥ አግራ ከተማ የሚገኝ በዩጻድ አህመድ ላሃውሪ በተባለ ስነ-ህንጻ አዋቂ አቅድ እየተመራ ከ1632 እስከ 1653 ባለው ጊዜ ውስጥ የተሰራ በውበቱ የተደነቀ ህንጻ ነው። ሕንጻው የህንድን ፋርስን እና የእስልምናን ስነ-ህንጻ አዋህዶ የሚገኝ ነው። የቦታው ግልጋሎት እንደ መቃብርነት ሲሆን የተሰራው በሙጋሉ መሪ ሻህ ጃህን ለሶስተኛ ሚስቱ ሙምታዝ ማሃል መታሰቢያነት/መቃብር ነበር።"} {"id": "14306", "contents": "ሁለት አገር አራሽ ለባልንጀራው አውራሽ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሁለት አገር አራሽ ለባልንጀራው አውራሽ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21146", "contents": "የማታ ማታ ጭምት ይረታ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የማታ ማታ ጭምት ይረታ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "8762", "contents": "0. ቅድመ-ሴማዊ ጽሕፈት - ?1800 ክ.በ. ገዳማ? (ግብጽ) 1. የኡጋሪት አብጃድ - 1400 ክ.በ. ገዳማ (ሶርያ) 2. ቅድመ-ከነዓናዊ አብጃድ - ?1300 ክ.በ. ገዳማ (እስራኤል) 2.1. የፊንቄ አብጃድ - 1100 ክ.በ. ገዳማ (ሊባኖስ) 2.1.1. ጥንታዊ ዕብራይስጥ አብጃድ 950 ዓክልበ. ግ. (እስራኤል) 2.1.1.1 ሳምራዊ አብጃድ - 600 ዓክልበ."} {"id": "8774", "contents": "ኮርትኒ ቼትዊንድ (እንግሊዝኛ፡ Courtney Chetwynde) በደራሲው ዲጀይ መክሄይል ልቦለድ ፔንድራጎን ውስጥ አንዲት ወጣት ሴት ልጅ ናት። ኮርትኒ ቼትዊንድ ናት የከንፍር ወዳጅ ለቦቢ ፔንድራጎን፣ የቀዳሚነቱ መንገደኛ በፐንድራጎኑ ልቦለድ ናት። በአንደኛው መፅሐፉ ልቦለድ (ሻጩ የሞት) ኮርትኒ የዐሥራ አራት ዓመት አሮጊት ናት፣ በሰባተኛ መፅሐፍ (የኲለኑ ጨዋታዎች) ዐሥራ ሰባት ናት።"} {"id": "8792", "contents": "ከንባታ በኢትዮጵያ ውስጥ ከሚገኙ ብዙ ብሔረሰቦች መሃከል በመሃከለኛው ደቡብ የሚገኝ ብሔረሰብ ሲሆን በሃዲያ፣ በጉራጌ፣ በወላዪታ እና በደቡብ በኦሮሞ ይዋሰናል። የከምባታ ቋንቋ ከአላብኛ፣ ከሲዳሚኛ፣ ከሃዲይኛ፣ ከሊብዲኛና ከጌዶዎኛ ጋር ቅርበት አለው። ከንባታ የኢትዮጵያ ብሔር ነው።"} {"id": "8798", "contents": "ቂሉ ማሞ (Silly Mammo) የሕፃናት መጽሐፍ ከደራሲ ዮሐንስ ገብረጊዮርጊስ ነው። ተጨማሪ መረጃ፡ http://www.bernos.org/blog/2007/03/21/kilu-mammo/"} {"id": "19382", "contents": "ትግረ, ትግሬ ወይም ትግራይት' በኤርትራ የሚነገር ቋንቋ ሲሆን የሴማዊ ቋንቋዎች አባል ነው። (ይህ ቋንቋ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "19496", "contents": "አንድምታ የሚለው ቃል «አንድም» ከሚለው የአማርኛ ቃል የመጣ ሲሆን የአረፍተ ነገሮችን ድብቅ ትርጉም አውጥቶ ለማሳየት የሚረዳ መሳሪያ ነው። አንድምታ ((እንግሊዝኛ)exegesis) በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስትያን ውስጥ የመጽሃፍ ቅዱስን ትርጉም ለማወቅ የሚጠቅም የትርጓሜ ሂደት ነው ። በአንድምታ መጻህፍቶች ውስጥ ከፍተኛ ትኩረት ተሰጥቶት ከሁሉ በላይ ትርጓሜ ያገኘው የዮሐንስ ራዕይ 6፡2 ሲሆን በዚህ ምንባብ የሚገኘው ነጭ ፈረስ 19 አንድምታወች ይዞ ይገኛል። «አንድ ትርጓሜ እንዲህ ነው፤ አንድም እንዲህ፤ አንድም...» ከማለት እያንዳንዱ ትርጓሜ «አንድምታ» የተባለው ነው፣ «አንድምታ» ለመላው ትምህርት ዘርፍ ለመሰይም ችሏል። የአንድምታ መጻህፍት የመጽሃፍ ቅዱሳትን እንግዳ ቦታወችና አስተሳሰቦች ከ18ኛው ክፍለዘመን ኢትዮጵያ ቦታወችና አስተሳሰቦች አንጻር በማገናዘብ ያስረዳሉ። ለአንድምታ መነሳትና መስፋፋት ከፍተኛ ሚና የነበረው የፖርቱጋል ካቶሊኮች በአጼ ፋሲለደስ መባረር ነበር። ከዚህ በኋላ በተካሄደው ስራ መምህር ኢሶዶሮስ እና ከሱ በኋላ የተነሳው አቃቤ ሰዓት ሃብቴ በሰፊው ለዚህ ስራ በማበርከት ይጠቀሳሉ። ስለዚህ ሰፊ ጥረታቸው የአንድምታ ትምህርት ከቅኔና ከንባብ ቤት ትምህርት ማለፍ ቀጥሎ የሚሰጥ ልዩ ትምህርት ሆነ። [እንዲሁም] \"አንድምታ\" (Andemta) በቅርቡ የተጀመረች የጥበብ መጽሔት ስም። ^ የወንጌል አንድምታ debelo.org ላይ ይመልከቱ ^ Abraha, Tedros & Kirsten Stoffregen, Encyclopaedia Aethiopica, (edited by Siegbert Uhlig), Harrasowiz Verlag, 2003 ^ www.andemta.com"} {"id": "21746", "contents": "ያባት ልጅ የማድጋ ዶሮ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያባት ልጅ የማድጋ ዶሮ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20768", "contents": "ውሀ ሲደርቅ ይሸታል ሰው ሲከዳ ይወሸክታል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ውሀ ሲደርቅ ይሸታል ሰው ሲከዳ ይወሸክታል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21908", "contents": "ይማሰላል ካሉ ይዛመዳል አይገድም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ይማሰላል ካሉ ይዛመዳል አይገድም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20798", "contents": "ውሻ በበላበት ይጮሀል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ውሻ በበላበት ይጮሀል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "19826", "contents": "ዝቋላ ተራራ ወይም ዝቋላ አቦ በሸዋውስጥ የሚገኝ ታዋቂ ተራራና የቤ/ክርስቲያን ስም ነው። በታሪክ እንደሚጠቀስ በዚህ ቦታ በሚገኘው ሐይቅ ውስጥ የመጀመሪያውን ገዳም ያሰሩት ገብረ መንፈስ ቅዱስ ወይም በተለምዶ አቦ የሚባሉት ቅዱስ ናቸው። የካ ሚካኤል አዲስ አበባ ዋሻ ዳዊት ቡራዩ እንጦጦ ጓሳ የካ አምቢሳ ዶሮ ሚካኤል ቦሌ ጡሉ ቦሎ የረር ጫሎ ደብረዘይት ዱከም አባ ሳሙኤል ጌጃ ኤራ ዝቋላ አዋሽ ወንዝ ሲምቢሮ ጂላ ቂስጣና አዳዲ ማርያም ጉፍቲ ገብርኤል ፭ኪሜ ያልታወቀ አዲስ አለም ለገዳዴ ዋጫጫ መናገሻ"} {"id": "22406", "contents": "(ይህ ስለ ብሔር ወይም ሕዝብ የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) ሺናሻ የኢትዮጵያ ብሔር ነው።"} {"id": "22256", "contents": "ጅብን ሊወጉ ካህያ ይጠጉ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ጅብን ሊወጉ ካህያ ይጠጉ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22268", "contents": "ጆሮ ካያቱ ያረጃል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ጆሮ ካያቱ ያረጃል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22298", "contents": "ክረምት ከጭቃ በጋ ከግጫ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ክረምት ከጭቃ በጋ ከግጫ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "31040", "contents": "[[File:|250px| right| thumb|2 አሹር-ዳን]] 2 አሹር-ዳን ከ እስከ ዓክልበ. የአሦር ንጉሥ ነበረ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "22358", "contents": "(ይህ ስለ ብሔር ወይም ሕዝብ የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) ደሳናች የኢትዮጵያ ብሔር ነው።"} {"id": "22640", "contents": "ቃውት (Celtis africana) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።"} {"id": "31178", "contents": "ዶጉክ በኮሪያ የነገሠ ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31184", "contents": "ጉሙል በኮሪያ የነገሠ ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31268", "contents": "አርት ማክ ሉግዳክ በአይርላንድ አፈ ታሪክ ከ572 እስከ 566 ዓክልበ. ግድም ድረስ የአየርላንድ ከፍተኛ ነጉሥ ነበር። የአይርላንድ ታሪኮች እንዳሉት የአርት ዘመን ለ6 ዓመታት ቆየ። የላውድ አቆጣጠሮች (1014 ዓም ተቀነባብሮ) እና የድሮ አቆጣጠር በመከተል፣ ይህ ከ572 እስከ 566 ዓክልበ. ድረስ ይሆናል። (በኋላ የታዩት ታሪኮች ግን ከዚያ በፊት ያደርጉታል።) (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31286", "contents": "ኢሪያል ፋይድ በአይርላንድ አፈ ታሪክ ከ1290 እስከ 1280 ዓክልበ. ግድም ድረስ የአየርላንድ ከፍተኛ ነጉሥ ነበር። የአይርላንድ ታሪኮች እንዳሉት የኢሪያል ዘመን ለ10 ዓመታት ቆየ። የላውድ አቆጣጠሮች (1014 ዓም ተቀነባብሮ) እና የድሮ አቆጣጠር በመከተል፣ ይህ ከ1290 እስከ 1280 ዓክልበ. ድረስ ይሆናል። (በኋላ የታዩት ታሪኮች ግን ከዚያ በፊት ያደርጉታል።) (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31304", "contents": "ካይርብሬ ሊፌቃይር ከ253 እስከ 279 ዓም ድረስ የአየርላንድ ከፍተኛ ነጉሥ ነበር። የቲገርናቅ ዜና መዋዕል (1080 ዓም ተቀነባብሮ) ዘንድ የካይርብሬ ዘመን በ253 ዓም እንደ ጀመረ፣ ለ25 ዓመታት እንደ ቆየ ይዘግባል። (ሌሎቹ ምንጮች ካይርብሬን 26 ዓመታት ይሰጡታል)። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31340", "contents": "'ዮኩ ፊያድሙዊኔ የ አየርላንድ ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31352", "contents": "ደልበህ በአየርላንድ ልማዳዊ አፈ ታሪክ ዘንድ ከቱዋጣ ዴ ዳናን ወገን የአየርላንድ ከፍተኛ ንጉሥ ነበር። አባቱ ኦግማ ሲሆን ቀዳሚውንና አያቱን የኦግማ አባት ዳግዳን ለዙፋኑ ተከተለው። ደልበህ ለ፲ ዓመታት እንደ ነገሠ ይዘገባል። በሌቦር ገባላ ኤረን ዘንድ፣ ከ፲ ዓመታት በኋላ ደልበህና ልጁ ኦሎም በካይኸር፣ የናማ ልጅ፣ የነኽታን ወንድም ተገደሉ፤ ከዚያ የደልበህ ሌላ ልጅ ፍያካ ማክ ደልበህ ካይኸርን ገደለውና ለከፍተኛ ንጉሥነት ተከተለው። ደግሞ የደልበህ ፮ ወንድ ልጆች «ኦሎም፣ ፍያካ፣ ኢንዱይ፣ ብሪያን፣ ዩኻርባ፣ ዩኻር ነበሩ፤ የደልበህም ሴት ልጅ ዶናን የመጨረሻ ፫፣ የብሪያን፣ የዩኻርባና የዩኻር እናት ነበረች። እነዚህ ፫ እንደ ዳኑ አማልክት ተቆጠሩ፣ የ፫ አማልክት ተራራም ከነርሱ ተሰየመ። ያውም ደልበህ ደግሞ ቱይሪል ቢክሬዮ ተባለ።» በሌሎች ምንጮች ብሪያን፣ ዩኻርባና ዩኻር የቱይራን ልጆች ሲባሉ፣ ስለዚህ ደልበህና ቱይራን አንድ ግለሠብ እንደ ንበሩ ይታሥባል። «ቱዋጣ ዴ ዳናን» የሚለው የወገን ስያሜ ከነዚህ ፫ «ዳኑ»ና እና እናታቸው ዶናን ወይም ዳናን እንደ መጣ ይባላል። ሌቦር ገባላ ኤረን ደግሞ የደልበህ ሌላ ሴት ልጅ ቦይንድ ይጠቅሳል። በኋላ የተጻፉት የአራት መምህሮች ዜና መዋዕልና የአይርላንድ ታሪክ እንደሚሉት ግን፣ ደልበህ በገዛው ልጁና ተከታዩ በፍያካ ዕጅ ተገደለ።"} {"id": "22838", "contents": "ኒያላ በደቡባዊ አፍሪካ የሚገኝ አጥቢ እንስሳ ነው። ስሙ «ኒያላ» ከደቡብ አፍሪካ ቋንቋ ከጾንግኛ ደርሷል። ሌላው የአጋዘን ወይም የድኩላ ዘመድ በተለመደው «የተራራ ኒያላ» ተብሎ በኢትዮጵያ ብቻ ሲገኝ፣ ይህ አይነት ኒያላ በደንብ «የደጋ አጋዘን» ይባላል።"} {"id": "31412", "contents": "'ዙ ሢን የ ቻይና ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "10382", "contents": "ጆሮ ድምጽ ለመስማት የሚያስችል የጀርባ አጥንት ያላቸው እንስሳት የአካል ክፍል ነው። ቆዳ ዓይን አፍ ጥርስ አፍንጫ እግር ቆዳ ጸጉር"} {"id": "10472", "contents": "ሙሉ ስሙ ኦሳማ ቢን ላዲን አክራሪና ጽንፈኛ ስለሆነ ኢስላም ያልሆኑ ሃይማኖቶች ሁሉ ለማጥቃት ቆርጦ የተነሳ ነው። በመሆኑም በዓለም ዙሪያ ሽብርተኞች መልምሎ ንጽሁሃን ሰዎች በግፍ በማስገደሉ የአሜሪካ መንግስት ቢቻል በሕይወት እንዲያዝ ካልሆነም በተገኘበት እንዲገደል ትዕዛዝ አስተላልፎአል። ቢን ላዲን ያለበትን ቦታ ለሚጠቁምም ሰው 25 ሚሊዮን የአሜሪካ ዶላር ለመስጠት ቃል ተገብቶአል። በ 2011 እ.ኤ.አ በአሜሪካ ምድር የተከሰተዉን የ Nine eleven አሰቃቂ አደጋ ዋና አቀናባሪም ነበር ኦሳማ ቢን ላዲን፡፡"} {"id": "30824", "contents": "እንደ ሰው በከተማ እንዳውሬ በጨለማ የአማርኛ ምሳሌ ነው። እንደ ሰው በከተማ እንዳውሬ በጨለማ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "32468", "contents": "ድልማጣያውያን (ሮማይስጥ፦ Delmatae, Dalmatae) በጥንታዊ ድልማጥያ (አሁኑ ክሮኤሽያ) በጥንት የኖረ ብሄር ነበሩ። ጎረቤቶቻቸው ሊቡርኒያ እና እልዋሪያ ነበሩ። ከሮሜ መንግሥት ጋር ብዙ ጊዜ (148 ዓክልበ.-1 ዓ.ም.) ታገሉ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "32498", "contents": "የአስረካቢ ቅብብል ከሁለት ወይንም ከዚያ በላይ አስረካቢዎች የተሰራ ሲሆን፣ የአንዱ አስረካቢ ውጤት ለሌላኛው አስረካቢ እንደ ግቤት የሚያገለግልበት ስርዓት ነው። አስረካቢ ƒ: X → Y እና g: Y → Z እንዲህ ሲደረግ ሊቀባበሉ ይችላሉ፣ መጀመሪያ አስረካቢ ƒ ግቤት x ን ወስዶ ለውጤት y = ƒ(x) ያስረክባል፣ ከዚያ አስረካቢ g ይህን ውጤት y ወስዶ ለውጤት z = g(y) ያስረክባል። በዚህ መልኩ የተሰራ ቅብብል አስረካቢ በሒሳብ ቋንቋ እንዲህ ይጻፋል g ∘ f : X → Z x ↦ g ( f ( x ) ) . {\\displaystyle {\\begin{aligned}g\\circ f\\colon X&\\to Z\\\\x&\\mapsto g(f(x)).\\end{aligned}}} ወይን በቀላሉ ሲጻፍ ( g ∘ f ) ( x ) = g ( f ( x ) ) .   {\\displaystyle (g\\circ f)(x)=g(f(x)).\\ } ፣ ሲነበብ ከƒ ለg የሚያቀብል አስረካቢ። የቅብብሉ ቅደም ተከተል ወሳኝ ነው፣ ምክንያቱም ከ ƒ ለg ማቀበልና ከg ለƒ ማቀበል ብዙ ጊዜ የተለያዩ ግቤቶችንና ውጤቶችን ያመጣሉና። ለምሳሌ፦ ƒ(x) = x2 እና g(x) = x+1 ቢሰጡን g(ƒ(x)) = x2+1, ከƒ ለg አቀባይ አስረካቢ ƒ(g(x)) = (x+1)2 = x2+2x+1, ከg ለƒ አቀባይ አስረካቢ በዚህ አይነት መንገድ ብዙ ውስብስብ የሚመስሉ አስረካቢዎችን ከቀላል አስረካቢዎች ቅብብል መፍጠር ይቻላል።"} {"id": "11516", "contents": "ጥቅምት 13 ቀን - ዘውዲቱ (በኋላ ንግሥተ ነገሥታት) ለአርአያ ሥላሴ ዳሩዋቸው፣ ጋብቻ በተክሊልና በቁርባን ተፈጸመ። ነሐሴ 21 ቀን - ክራካቶአ የተባለ እሳተ ገሞራ በእንዶኔዝያ ፈነዳ፤ 3600 ሰዎች ሞቱ። - የፈረንሳይ ባሕር ኃይል በፖርቶ ኖቮ ደረሰና ፖርቶ ኖቮ ወደ ፈረንሳይ ቅኝ አገር ወደ ዳሆመይ ተጨመረ። - የፈረንሳይ ሠራዊት ባማኮ (ማሊ) ያዙ።"} {"id": "33662", "contents": "እቲሳ ደብረ ጽላልሽ ተክለ ሃይማኖት አቡነ ተክለ ሃይማኖት እተወለዱበት እቲሳ፣ ቡልጋ የሚገኝ ቤተክርስቲያን ነው።"} {"id": "33674", "contents": "የልብ ሰንኮፍ‎ የሐናን ለወለተ ሐና የሰማይ ገል ስባሪ‎ የሰማይ ስባሪ‎ ያሰቡት አይገድም የምድር ጉድ የአብየን እከክ ወደ እምየ ልክክ የአፍ ዘመድ በገበያም አይገድ የዝሆን ጆሮ መስጠት የጅብ ፍቅር የጭቃ እሾህ"} {"id": "44084", "contents": "ፓሪሲ በሴን ወንዝ አጠገብ (በአሁኑ ፈረንሳይ) በጥንት ቢያንስ ከ3ኛው ክፍለ ዘመን ዓክልበ. ጀምሮ እስከ ሮሜ መንግሥት ድረስ የኖረ የኬልቶች ብሔር ነበር። በ60 ዓክልበ. ከሌላ ጎሣ ሱዌሲዮኔስ ጋራ በአለቃው ዌርኪንገቶሪክስ መሪነት የዩሊዩስ ቄሣርን ወረራ ተቃወሙ። ዩሊዩስ ቄሣርም እንደ ጻፈ ዋና ከተማቸው በሮማውያን ሥር ሉቴቲያ (የአሁኑም ፓሪስ) ሆነ። ከሮማውያን ቀድሞ ይህ ሥፍራ «ሉኮቶኪያ» ይባል ነበር። ሌላ ፓሪሲ የሚባል ኬልቲክ ብሔር በአሁኑ እንግላንድ ይገኝ ነበር። የዚህ ብሔር ቅርንጫፍ መሆናቸው በሊቃውንት ተከራካሪ ነው።"} {"id": "44096", "contents": "ኢርካብ-ዳሙ ከ2115-2109 ዓክልበ. ግድም የኤብላ ንጉሥ ነበር። የኤብላ ጽላቶች የተባሉት ሰነዶች ክምችት ይህን ዘመን ይጠቅላል። የማሪ ንጉሥ ኢብሉል-ኢል ከኤብላ ብዙ መሬት በጦርነት ይዞ ነበር። በኢርካብ-ዳሙ መጀመርያው ዓመት ግን የኤብላ ሻለቃ ኤና-ዳጋን ኢብሉል-ኢልን አሸንፎ አዲስ ንጉሥ ኒዚ በማሪ ዙፋን አነሣ። በቅርብ ጊዜ ግን ኤና-ዳጋን እራሱ የማሪን ንጉሥነት ማዕረግ ያዘ። ኢርካብ-ዳሙ ደግሞ ከሐማዚ ንጉሥ ዚዚ ጋራ ስምምነት እንደ ተዋዋለ ይዘገባል።"} {"id": "44126", "contents": "ሹልጊ ከ1966 እስከ 1918 ዓክልበ. ግድም ድረስ የኡርና የሱመር ንጉሥ ነበር። የአባቱ የኡር-ናሙ ተከታይ ነበር። ቀድሞ ስሙ እንደ ዱንጊ በሊቃውንቱ ይታነብ ነበር፤ አሁን ግን አጠራሩ «ሹልጊ» ትክክል እንደ ሆነ ይታመናል። በአንድ ጽሑፍ ዘንድ (CM48) የሹልጊ አባት ኡር-ናሙ ሲሆን እናቱ የኡቱ-ኸጛል ሴት ልጅ ነበረች። በሹልጊ ዘመነ መንግሥት ከ፵፰ ዓመታቱ ሁላቸው በስም ይታወቃሉ። ከነዚህም ውስጥ ለምሳሌ፦ 1966 ዓክልበ - «ሹልጊ ንጉሥ የሆነበት ዓመት» 1961 ዓክልበ. - «ንጉሡ የኒፑር ሥርዓት ያስተካከለበት ዓመት» 1960 ዓክልበ. - «ንጉሡ ከኡርና ኒፑር መካከል ደርሶ መልስ የሄደበት ዓመት» 1946 ዓክልበ. - «የኡር ዜጎች ጦረኞች እንዲሆኑ የተገደደበት ዓመት» 1945 ዓክልበ. - «ደር ከተማ የጠፋበት ዓመት» 1943 ዓክልበ. - «ንጉሡ ሹልጊ አምላክ የተደረገበት ዓመት» 1942 ዓክልበ. - «ካርሃር ከተማ የጠፋበት ዓመት» 1941 ዓክልበ. - «ሲሙሩም የጠፋበት ዓመት» 1940 ዓክልበ. - «ሲሙሩም ሁለተኛ ጊዜ የጠፋበት ዓመት» 1939 ዓክልበ. - «ሃርሺ የጠፋበት ዓመት» 1936 ዓክልበ. - «የአንሻን አገረ ገዥ የንጉሡን ሴት ልጅ ያገባትበት ዓመት። 1935 ዓክልበ. - «ካርሃር ሁለተኛ ጊዜ የጠፋበት ዓመት» 1934 ዓክልበ. - «ሲሙሩም ሦስተኛ ጊዜ የጠፋበት ዓመት» 1933 ዓክልበ."} {"id": "38486", "contents": "የአንድ ሕይወት ያለው ማህብረሰብ የዘር ውርስ ባህሪይ ከትውልድ ወደትውልድ እየተቀየረ መሄዱ ዝግመተ ለውጥ ይባላል። ቻርለስ ዳርዊን ይህን ኩነት በማስተዋልና በሳይንሳዊ አመክንዮ አሰደግፎ በመተንተኑ የመጀመሪያው ሰው ነው። ዳርዊን በተጨማሪ የተፈጥሮ ምርጫ ባለው ኅልዮቱ ሕይወት ያላቸው ማህበረሰቦች ዝግመተ ለውጥ እሚያካሂዱት ምንም እንኳ በዘፈቀደ ስህተት እየፈጸሙ ቢሆንም፣ ተፈጥሮ እራሷ በምትፈጥረው መሰናክሎች እኒህን መሰናክሎች አልፈው የሚሄዱትን በመምረጧ ነው። ዳርዊን የተፈጥሮ ምርጫን አስተሳሰብ ከ፫ የሚታዩ ነገሮች አንጥሮ ነበር ያወጣው፦ ፩) እንስሳትም ሆነ እጽዋት ወደፊት ሊኖር ከሚችሉ ዘሮች በላይ አተረፍርፈው ነው እሚራቡት ፪) ሕይወት ያላቸው እያንዳንዳቸው ነገሮች ሁልጊዜ የተለያየ ጸባይ ነው ያላቸው፣ ስለሆነም እያንዳንዳንቸው በቀጣይ የመኖር ዕድላቸው የተለያየ ነው ፫) ስለሆነም የአንድ ማህበረሰብ አባላት ሲሞቱ፣ የሚገላቸውን ነገር ጠንክረው እሚቋቋሙት ግለሰቦች ብቻ በሕይወት ቆይተው ወደፊት መራባች ይችላሉ። ስለሆነም ቀስ በቀስ እነዚህ በህይወት ያሉ፣ በህይወት የሌሉትን አይነቶች እየተኩ ይሄዳሉ። በ፳ኛው ክፍለ ዘመን ጄኔቲክስ (ሥነ በራሂ) እና ዝግመተ ለውጥ ተዋህደው ማህበረሰባዊ ጄኔትክስ እሚባለውን ጥናት ለመፍጠር ችለዋል። አንድ ማህበርሰብ ለየት ያለ ግለሰቦችን ለመፍጠር ከሚያስችሉት መንገዶች አንዱ ሙቴሽን የተባለው ሂደት ሲሆን፣ ሙቴሽን እሚፈጠረው የዚያ ግለሰብ ዲ ኤን ኤ ከወላጆች ሲወረስ በሚደረግ ስህተት (ወይም እቅድ) ነው። ባለሙያ ንድፍ የተባለው ትምህርት ከሥነ በራሂ ጥናት የምንማረው መረጃ ሁሉ በፈጣሪው እቅድ እንደ ሆነ ለመግለጽ ይሞክራል። በተለይ በመጽሐፍ ቅዱስ ምዕራፍ ፩፡፳፮ መሠረት በመሰለ ስሜት፣ «ሰውን በመልካችን እንደ ምሳሌአችን እንፍጠር፣ የባሕር ዓሦችንና የሰማይ ወፎችን፣ እንስሳትንና ምድርን ሁሉ፣ በምድር ላይ የሚንቀሳቀሱትንም ሁሉ ይግዙ» ይላል። የሰው ልጅ ሐብለ በራሂ (ክሮሞሶም) ከሕያዋን ሁሉ በተለይ ለቺምፓንዚ ጦጣ ሐብለ በራሂ ዝምድና እንዳለው ተገልጿል። ቺምፓንዚ ግን እንደ ሰው ልጅ ሳይሆን ሌሎችን እንስሳት ወይም አትክልት ለማዳ ለማድረግ እንዳልተዘጋጀ ግልጽ ነው። በዝርዝሩ ስንመልክተው፣ የሰው ልጅ ሐብለ በራሂና የቺምፓንዚ ሐብለ በራሂ የሚለያዩ በአንዱ እሱም በሰዎች ፪ኛው ሐብለ በራሂ ሲሆን፣ በቺምፓንዚ ግን በዚያው ሥፍራ ሁለት ልዩ ልዩ አጫጭር ሐብለ በራሂዎች አሉዋቸው። ከዚህ መረጃ የቺምፓንዚ ሐብለ በራሂ ወደ ሰው ልጅ ሐብለ በራሂ ለመቀይር፣ እነዚህ ሁለት ልዩ ልዩ አጫጭር ሐብለ በራሂዎች አንድላይ በትክክል በፍጹምነት በጥንቃቄ በእቅድ ማጋጥምና ማዋኸድ አስፈለገ። ይህ ድርጊት ተዓምር መሆን ነበረበትና ለ«ባለምያ ንድፍ» እንደ ማስረጃ ይቆጠራል። ስለዚህ የሰው ልጅ ክሮሞሶም በአንድ ትውልድ መከሠት ነበረበት እንጂ በብዙ ሚሊዮን ዘመን ዝግታዊ ሂደት የሚለወጥ አይመስልም፤ የሰው ልጅ በራሂ አራያ ከቺምፓንዚ በራሂ አራያ የተለወጠበትም ዘመን ከ6000 ዓመታት በፊት አይሆንም ይላል።"} {"id": "46892", "contents": "አቢጃን የኮት ዲቯር ከተማ ነው።"} {"id": "44744", "contents": "አኒታ በጥንታዊ አናቶሊያ (ሐቲ) ታሪክ የኩሻራና የካነሽ (ነሻ) ንጉሥ ነበር። አባቱ ፒጣና የኩሻራ ንጉሥ ሲሆን በ1662 ዓክልበ.. ግድም ካነሽን ያዘ። በዚያ ዓመት ልጁ አኒታ ወደ ካነሽ ዙፋን ተከተለው። ይህ ሁሉ «የአኒታ ዐዋጅ» በተባለው ጽሑፍ እንዲህ ይተርካል፦ «...የነሻ (ካነሽ) ንጉሥ በኩሻራ ንጉሥ ተማረከ። የኩሻራ ንጉሥ ፒጣና ከከተማው በብርታት ወጣ፤ ነሻ ከተማ በሌሊት በኃይል ያዘ። የነሻን ንጉሥ ማረከ፤ በነሻ ኗሪዎች ላይ ግን ክፋትን አላደረገም። ይልቁንም የሱ አባቶችና እናቶች አደረጋቸው። ከአባቴ ፒጣና በኋላ፣ በዚያም ዓመት፣ እኔ አመጽ ሰበርኩ። ወደ ጸሐይ መግቢያ የሚቀመጡት ማናቸውንም አገራት ሁላቸውንም አሸነፍኩ። «ኡላማ ከተማ<...> የሐቲ ንጉሥ ተመለሰ <...> በተሽማ ከተማ አሸነፍኩት <...> ነሻ ከተማ፣ እሳት(?) <...> ሐርኪዩና ከተማ በመዓልት ወሰድኩ፤ ኡላማ ከተማ በሌሊት በኃይል ወሰድኩ፣ ተነንዳ ከተማ በመዓልት ወሰድኩ። ለነሻ ጣኦት ሸጠኋቸው። ዋጋው ለጣኦቱ ተሰጠ። ከኔ በኋላ የሚነግሥ ሁሉ፣ ኡላማ ከተማ፣ ተነንዳ ከተማ፣ ሃርኪዩና ከተማ፣ የነሻ ጠላቶች፣ ዳግመኛ የሚሠፍራቸው ማናቸውም ሁሉ፣ ጣኦቱ ይቃውመው! <...> «ከአባቴ አንድ አመት በኋላ <...> ወደ ዛልፑዋ ባሕር (ጥቁር ባሕር) ሄድኩ፤ ጠረፌ ሆነ። እነኚህን ቃላት ከደጄ ጽላት ቅጂ አደረግሁ። ካሁን ወዲያ ለጊዜ ሁሉ ማንም ይህን ጽላት አይሰርዝ!"} {"id": "44756", "contents": "ሆዜ ማሪያ ኺሜኔዝ ዴ ቫርጋስ (ጥር ፲፪ ቀን ፲፱፻፹፯ ዓ.ም. ተወለደ) ኡራጓያዊ እግር ኳስ ተጫዋች ነው። ለአትሌቲኮ ማድሪድ ክለብ የሚጫወት ሲሆን የኡራጓይ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድን አባል ነው። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "40838", "contents": "30 August በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም ነሐሴ 24 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "44966", "contents": "መለጠፊያ:ፖለቲካ ዮናስ እሸቴ ሰኔ ፩፮ ቀን ፲፱፻፹፪ ዓ.ም. በአዲስ አበባ የተወለደ የኢትዮ-ፈረንሳይ የፖለቲካ ሰው እንዲሁም የፖለቲካና የኮምኒኬሽን አማካሪ ሲሆን በአሁኑ ሰአት የህዝባዊ አንድነት ንቅናቄ የፈረንሳይ ቀኝ ክንፍ ፓርቲ አባልና የፓርቲው የክልላዊ የወጣቶች ተጠሪ ነው። ዮናስ ወላጆቹ የጎንደር ተወላጅ ሴናተር ካሳ ናኩቶላብ የልጅ ልጅ ሲሆን ተወልዶ እስከ ጉልምስናው ድረስ ያደገው ግን በመዲናዋ አዲስ አበባ ነው። እድሜው ለጉልምሰና ሲደርስ ወደ ፈረንሳይ በማቅናት ስትራስበርግ ከተማ ትምህርቱን አጠናቋል። ዮናስ አማርኛ፣ ፈረንሳይኛ እንግሊዝኛና ስፓኒሽ ቋንቋ በማቀላጠፍ ይናገራል። ክ፪፻፰ እስከ ፳፩፱ የስትራስበርግ ዩንቨርስቲ ተማሪዎች ኮሚሽን በመመረጥ የተማሪዎች ተወካይ ነበረ። ፳፻፪ ዓ.ም. የሬፐብሊካን ፓርቲ በመቀላቀል የክልል የወጣቶች ተጠሪ በመሆን የኒኮላ ሳርኮዚ ፓርቲን ያገለግላል። ከ፳፻፭ ዓ.ም. ጀምሮ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባል ለሆኑት ወይዘሮ ሶፊ ሮፍሪች የፖለቲካና የኮሚኒኬሽን አማካሪ በመሆን ያገለግላል። ህዳር ፩፫ ቀን የአልሳስ ክልል የወጣቶች ፓርላማ አባል በመሆን ተመርጧል። ^ https://soundcloud.com/julienrino/yonas-eshete ^ http://www.purepeople.com/media/pierre-sarkozy-le-31-mars-2012-a-paris_m824757 ^ http://www.jeunesump67.org/#!yonas/ckwi"} {"id": "45164", "contents": "ፋርስኛ (فارسی /ፋርሲ/) በተለይ በኢራን፣ በአፍጋኒስታንና በታጂኪስታን የሚነገር የሕንዳዊ-አውሮፓዊ ቋንቋዎች ቤተሠብ ቋንቋ ነው። ታጂክኛ በታጂኪስታን የሚገኝ የፋርስኛ ቀበሌኛ ነው። የፋርስኛ ታሪክ በሷዴሽ ዝርዝር የፋርስኛ ውክፔዲያ አለ! (ይህ ቋንቋ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "45194", "contents": "ሀንጋርኛ (ሀንጋርኛ፦ magyar /ማውጃር/) በሀንጋሪና ከሀንጋሪ አጠገብ ባሉት ክፍሎች የሚነገር ፊኖ-ኡግሪክ ቋንቋ ነው። (ይህ ቋንቋ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "42062", "contents": "ዊስኮንሲን (Wisconsin፣ አሜሪካዊ አጠራር /ውዝ-'ካን-ስን/) ከአሜሪካ 50 ክፍላገራት 1ዱ ነው።"} {"id": "5200", "contents": "1 January 1563 - 8 September 1563 እ.ኤ.ኣ. = 1555 ዓ.ም. 9 September 1563 - 31 December 1563 እ.ኤ.ኣ. = 1556 ዓ.ም."} {"id": "5224", "contents": "1 January 1551 - 8 September 1551 እ.ኤ.ኣ. = 1543 ዓ.ም. 9 September 1551 - 31 December 1551 እ.ኤ.ኣ. = 1544 ዓ.ም."} {"id": "5254", "contents": "1 January 1536 - 7 September 1536 እ.ኤ.ኣ. = 1528 ዓ.ም. 8 September 1536 - 31 December 1536 እ.ኤ.ኣ. = 1529 ዓ.ም."} {"id": "5260", "contents": "1 January 1533 - 7 September 1533 እ.ኤ.ኣ. = 1525 ዓ.ም. 8 September 1533 - 31 December 1533 እ.ኤ.ኣ. = 1526 ዓ.ም."} {"id": "5554", "contents": "1 January 1389 - 5 September 1389 እ.ኤ.ኣ. = 1381 ዓ.ም. 6 September 1389 - 31 December 1389 እ.ኤ.ኣ. = 1382 ዓ.ም."} {"id": "6310", "contents": "1 January 1014 - 3 September 1014 እ.ኤ.ኣ. = 1006 ዓ.ም. 4 September 1014 - 31 December 1014 እ.ኤ.ኣ. = 1007 ዓ.ም."} {"id": "6322", "contents": "1 January 1008 - 3 September 1008 እ.ኤ.ኣ. = 1000 ዓ.ም. 4 September 1008 - 31 December 1008 እ.ኤ.ኣ. = 1001 ዓ.ም."} {"id": "6334", "contents": "1 January 1002 - 3 September 1002 እ.ኤ.ኣ. = 994 ዓ.ም. 4 September 1002 - 31 December 1002 እ.ኤ.ኣ. = 995 ዓ.ም."} {"id": "6340", "contents": "1 January 999 - 3 September 999 እ.ኤ.ኣ. = 991 ዓ.ም. 4 September 999 - 31 December 999 እ.ኤ.ኣ. = 992 ዓ.ም."} {"id": "8008", "contents": "1 January 164 - 27 August 164 እ.ኤ.ኣ. = 156 ዓ.ም. 28 August 164 - 31 December 164 እ.ኤ.ኣ. = 157 ዓ.ም."} {"id": "11266", "contents": "ሜክሲኮ (እስፓንኛ፦ Mexico /ሜሒኮ/) ከአሜሪካ ወደ ደቡብ የተገኘው አገር ነው። ስሙ ከጥንታዊ ኗሪዎች ከመሺካ ሕዝብ መጥቷል። ዛፖፓን (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "50120", "contents": "ቀዳማዊ ተክለ ሃይማኖት፣ ዙፋን ስም ለዓለ ሰገድ፣ ከ1698 እስከ 1700 ዓም ድረስ የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት ነበሩ። የቀዳማዊ ዓፄ ኢያሱና የንግሥት መለኮታዊት ልጅ ነበሩ። አፄ ኢያሱ ቁባታቸው ቅድሥተ ክርስቶስ አርፈው በጣና ሃይቅ ውስጥ ወዳለ ደሴት ቆይተው ነበር። በንግሥቲቱ መለኮታዊት ድጋፍ፣ ከመኳንንት ወገን አያሌዎች ኢያሱ እንደ ጥንቱ አክሱም ንጉሥ ካሌብ ማዕረቁን እንደ ተዉ ተከራከሩና ልጅ ተክለ ሃይማኖት በጎንደር እንደ ንጉሠ ነገሥት ሆነው ዘውድ ጫኑባቸው። ይሄው ድርጊት በመላው ግዛት ስላልተቀበለ በተነሣው ሁከት ውስጥ ተክለ ሃይማኖት አባታቸውን ኢያሱን አስገደሏቸው። በዚህ ሥራ ስማቸውን «እርጉም ተክለሃይማኖት» አግኝተዋል። በመስከረም ወር 1700 ዓም አንድ የጎጃም አመጸኛ እራሱን ንጉስ «ዓምደ ጽዮን አድርጎ አዋጀ። ወደ ዋና ከተማው በጎንደር ደርሶ ዘውድም ተጫነ። አጼ ተክለ ሃይማኖት ክረምት ቢሆንም ቶሎ ወደ ጎንደር ተመለሱ፤ ነጣቂውንም አባረሩት። ከትንሽ በኋላ ዓምደ ጽዮን በማይጻ በውግያ ተገደለ። ሆኖም ግን የተወደዱትን አባታቸውን ኢያሱን ስላስገደሉዋቸው፣ ሕዝቡ ለተክለሃይማኖት የነበረው ቅያሜ ጥልቅ ሆኖ ቀረ። እናታቸው መለኮታዊት እጃቸውን በነገሩ ስላስገቡ፣ ሌሎችም የንጉሣዊ ቤተሠብ አባላት ዝም ስላሉ፣ ይሄ ሁናቴ ለሥርወ መንግስቱ ክብርና ተጽእኖ ጉዳት ሆነ። ሎሌዎቻቸው በሤራ ይገቡባቸው ጀመርና የሥርወ መንግሥቱ ዋጋ ምን ያህል እንደ ነበር የሚሉ ውይይቶች በዙ። በአገር ቤት እየተጓዙ አጼ ተክለሃይማኖት በአባታቸው ሎሌዎች ዕጅ በጩቤ ተወግተው ዓረፉ። በአንዳንድ የታሪክ ምሁራን አስተሳሰብ፣ የኢትዮጵያ ዘመነ መሳፍንት የጀመረበት ድርጊት ያው ኢያሱ በልጃቸው ተክለሃይማኖት ትዕዛዝ ሲገደሉና ከዚያ የሥርወ መንግሥቱ ክብር ሲዋረድ ተከሠተ ብለው ያምናሉ። ^ E.A. Wallis Budge, A History of Ethiopia: Nubia and Abyssinia (1928) (Oosterhout, the Netherlands: Anthropological Publications, 1970), p."} {"id": "11632", "contents": "ሚያዝያ የወር ስም ሆኖ በመጋቢት ወር እና በግንቦት ወር መሀከል የሚገኝ ከአስራ ሦስቱ ኢትዮጵያ የወራት አቆጣጠር ውስጥ ስምንተኛው የወር ስም ነው። «ሚያዝያ» ከግዕዙ «አኅዘ» ከሚለው ግስ የተባዛ ነው። በቅብጢ አቆጣጠር የዚህ ወር ስም ፓረሙደ ነው። ይህም በጥንታዊ ግብጽ አረመኔ ሃይማኖት ከጣኦት ስም «ፓ-ኤን-ረነኑተት» (የረነኑተት ወር) መጣ። በጎርጎርዮስ አቆጣጠር የኤፕሪል መጨረሻና የመይ መጀመርያ ነው። ሚያዝያ ፲/10 ቀን ፲፱፻፸፪/1972 ዓ/ም የቀድሞው ስሟ ደቡብ ሮዴዚያ የነበረው ዚምባብዌ ሚያዝያ ፲፱/19 ቀን ፲፱፻፶፫/1953 ዓ/ም ሲዬራ ሊዮን ከብሪታንያ ነጻ ወጣች ዘመነ ማቴዎስ ዘመነ ማርቆስ ዘመነ ሉቃስ ዘመነ ዮሀንስ ^ The Ethiopic Calendar"} {"id": "11992", "contents": "አሪያሪ የማዳጋስካር ብሔራዊ ገንዘብ ሲሆን አንድ አሪያሪ በ አምሥት ኢራይምቢላንጃ ይመነዘራል ማዳጋስካር ከፈረንሳይ ቅኝ ግዛትነት ዘመን ጀምሮ የምትጠቀምበትን የ'ማላጋስይ ፍራንክ'፣ በ፲፱፻፺፰ ዓ.ም. በ አንድ የማላጋሲ ፍራንክ ወደ አንድ ኢራይምቢላንጃ ኂሣብ ቀየረችው። በስርጭት ላይ የዋሉት ሳንቲሞች፦ አንድ ኢራይምቢራንጃ አንድ፣ ሁለት፣ አራት፣ አምሥት፣ አሥር፣ ሃያ እና አምሣ አሪያሪ መቶ፣ ሁለት መቶ፣ አምሥት መቶ፣ ሺህ፣ ሁለት ሺህ፣ አምሥት ሺህ እና አሥር ሺህ አሪያሪ የባንክ ወረቀት ገንዘቦች ስርጭትና ጥቅም ላይ ውለዋል። (እንግሊዝኛ) http://www.africaprofile.com/madagascar-currency.html"} {"id": "4546", "contents": "1 January 1888 - 9 September 1888 እ.ኤ.ኣ. = 1880 ዓ.ም. 10 September 1888 - 31 December 1888 እ.ኤ.ኣ. = 1881 ዓ.ም."} {"id": "2800", "contents": "1890 አመተ ምኅረት መስከረም 1 - በላቲመር ፔንሲልቬኒያ ፖሊሶች 19 የማዕደን ሰራተኞች በእልቂት ገደሉ። መስከረም 2 - የዳግማዊ ምኒልክ ሻለቆች የካፋን ንጉስ ጋኪ ሸሮቾ በማማረክ ያንን መንግስት ጨረሱ። ታኅሣሥ 22 - እንግሊዞች በደቡብ አፍሪካ የዙሉ አገር ወደ ናታል አውራጃ አስቀጠሉ። የካቲት 9 - የአሜሪካ መርከብ \"መይን\" በሃቫና ወደብ ኩባ ባልታወቀ ምክንያት ተፈነዳ። ሚያዝያ 15 - የአሜሪካ መርከብ ሃይል የኩባ ወደቦችን ማገድ ጀመረ። ሚያዝያ 18 - የአሜሪካ ምክር ቤት ከመይን መፈንዳት የተነሣ ጦርነት ከሚያዝያ 14 ጀምሮ እንደ ነበር በእስጳንያ ላይ አዋጃ። ሚያዝያ 30 - በጣልያ አበጋዙ ባቫ-በካሪስ ብዙ መቶ ሰልፈኞች በመድፍ ገደላቸው። ግንቦት 21 - ሴኮንዶ ፒያ የሚባል የፎቶ አንሺ የቶሪኖ ከፈን ፎቶ ሲታጠብ ኦሪጂናሉ ኔጋቲቭ መሆኑን አገኘ። ሰኔ 6 - ፊሊፒንስ ደሴቶች ነጻነት ከስፓንያ አዋጀ። ሐምሌ 1 - አሜሪካ የሃዋይኢ ደሴቶችን አስቀጠለ። ሐምሌ 11 - አሜሪካውያን በስፓኒሾች ላይ በሳንቲያጎ ፍልሚያ ኩባ አሸነፉ። ሐምሌ 19 - አሜሪካውያን ፕወርቶ ሪኮ ደሴት ወርረው ከስፓንያ ማረኩዋት። ነሐሴ 7 - በኩባ በስፓንያውያንና በአሜሪካውያን መካከል ያለው መታገል ጨረሰ። ነሐሴ 28 - በኦምዱርማን ውግያ ሱዳን የእንግሊዝ ሠራዊት ድል በማድረግ በሙሉ ቅኝ አገር አደረጉት። ያልተወሰነ ቀን፦ የ ቦሊቪያ መንግሥት መቀመጫ ከሱክሬ ወደ ላፓዝ ተዛወረ። 'ሎሬንሶ ማርኬስ' ከተማ (አሁን ማፑቶ) የፖርቱጋል ቅኝ አገር ሞዛምቢክ መቀመጫ ተደረገ። እስከ ታኅሣሥ 23 ቀን 1890 ድረስ = 1897 እ.ኤ.አ. ከታኅሣሥ 24 ቀን 1890 ጀምሮ = 1898 እ.ኤ.አ."} {"id": "10060", "contents": "ጌሾ በአፍሪካ ብቻ የሚበቅል በተለይ በኢትዮጵያና በደቡብ አፍሪካ የሚገኝ ተክል ነው። በኢትዮጵያ ጠላና ለጠጅ ሲጠመቅ ጌሻ ይገባል። የሚበቅለውም ከባህር ወለል በላይ 1400-3200 ሜትር ላይ ነው። ቆረቆርና ሌሎች የፈንገስ በሽታወችን በደቀቀ ፍሬውና ቅጠሉ በመቀባት ለማዳን ይቻላል ህጻናት እንጥላቸው ከተቆረጠ በኋላ ህመማቸውን ለማስታገስ አፋቸው ውስጥ የጌሾ ቅጠል ይደረጋል ቂጥኝ በሽታን ለመከላከል ሆድ ድርቀት ለማስወገድ ሥሩ ደምን ለማጥራት ያገለግላል ቅጠሉም ለአንቃር ብግነት ይታኘካል። ፍሬው ከብሳና ላፒስ ጋር እንድ ለጥፍ ለጭርት ይቀባል። የቅጠሉ ለጥፍ በቅቤ ለችፌ ይለጠፋል። የጌሾ ግንድ በጣም ጠንካራ ስለሆነ ለተለያዩ የእንጨት ውጤቶች ሊያገለግል ይችላል። የጌሾ ዛፍ በምንጮች አካባቢ ቢተከል የመሬት መሸርሸርን ሊከላከል ይችላል። ከእርሻ ማሳ ዳርቻ ላይ በመትከልም የመሬትን ንጥር ነገር ከነፋስ እና ከዝናብ መከላከል ይቻላል። የጌሾ አበቦች በንቦች ዘንድ ከፍተኛ ተወዳጅነት ስላላቸው የጌሾ ተክል ለንብ እርባታና ለማር ምርት ከፍተኛ ግልጋሎት ሊሰጥ ይችላል። ^ አዘነ በቀለ ተሰማ፣ ጠቃሚ የኢትዮጵያ ዛፎችና ዳዋዎች (ቁጥቋጦና ሳር) ፣ ናይሮቢ ፲፱፻፹፭፣ ገጽ ፫፻፰ ^ የፍቼ፣ ኦሮሚያ ባህላዊ መድሃኒት ጥናት 2006 ዓም ከዓቢዩ እኒየው እና ሌሎች፣ ጎንደርና አዲስ አበባ ኡኒቨርሲቲዎች ሥነ ፍጥረት ኮሌጆች ^ የዘጌ ልሳነ ምድር ባህላዊ መድሃኒት ጥናት 1999 ዓም ከጥላሁን ተክለሃይማኖት፣ ሚሩጸ ጊዳይ፣ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ"} {"id": "10066", "contents": "ንዋይ ደበበ (፲፱፻፶፫ ዓ.ም. ተወለደ) ኢትዮጵያዊ ዘፋኝ እና ሙዚቃ ደራሲ ነው። ንዋይ ደበበ በጋሞጎፋ ክፍለ ሀገር በገለብና ሀመርባኮ አውራጃ በሀመር ወረዳ በ፲፱፻፶፫ ዓ.ም. ተወለደ። በተወለደበት አካባቢ ትምህርቱን እስከ ፬ኛ ክፍል ከተማረ በኋላ በ፲፱፻፷፫ ዓ.ም. ወደ አሰላ በመሄድ እዚያው እየተማረ ሳለ በአስተማሪውና በት/ቤት ጓደኞቹ ዘንድ አድናቆትን እያገኘ መጣ። በኋላም ላይ ንዋይ በቤተሰቦቹ የሥራ ዝውውር ምክንያት ወደ ሲዳሞ ሄዶ አርባምንጭ ከነማና በወላይታ ሶዶ የቀበሌ ኪነት ውስጥ ድምፃዊ ሊሆን ችሏል። ከዚያም ወደ አዲስ አበባ በመሄድ በ፲፱፻፸፯ ዓ.ም. የመጀመሪያ ካሴቱን ለማሳተም ችሏል። ንዋይ ከድምፃዊነቱ በተጨማሪም የዘፈን ግጥሞችና የዜማዎች ደራሲ በመሆኑ አገራችን ካሏት ጥቂትና ልዩ ድምጻዊያን አንዱ ነው። ንዋይ ደበበ ከታዋቂ ዘፈኖቹ አንዱ «የጥቅምት አበባ» የተባለው ሲሆን ዜማውንና ግጥሙን የደረሰው ገና የ8ኛ ክፍል ተማሪ በነበረ ጊዜ እንደሆነ ይናገራል። ዜማዎች፦ የጥቅምት አበባ ሳፍ ሳፍ እሸት በላሁኝ ውለታሽ አለብኝ ወንዝ ያፈራሽ ፀዳል ውቢቷ አልዋሽም አሜን ናሽናል ቢብሊዮግራፊ ቡድን፣ የአንጋፋ አርቲስቶች መዝገበ የሕይወት ታሪክ፣ መጋቢት ፳፻፣ ገጽ 16"} {"id": "12988", "contents": "ኢትዮጵያ ውስጥ የሚሰራ የምግብ አይነት ሲሆን፣ የሚሰራውም ከጥሬ ስጋ ነው። ቆንጆ የሆነ የፍየል ወይም የ በሬ ስጋ ቀይ የሽነጥ ስጋ እና ሻኛ ቢሆን ይመረጣል ከ ሰናፍጭ ፡ ከ አዋዜ ወይም ከሚጥሚጣ ጋር መጠቀም ይቻላል"} {"id": "15472", "contents": "ማን ያውራ የነበረ ማን ይጨፍር የሰከረ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ማን ያውራ የነበር ማን ያርዳ የቀበረ"} {"id": "15496", "contents": "ራስ ተላጭቶ ወለባ ልባልባ ታጥቆ አዛባ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "14896", "contents": "ለቀንዳም በሬ ቤት አትከልክለው ቀንዱ ይከለክለዋል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ለቀንዳም በሬ ቤት አትከልክለው ቀንዱ ይከልክለው"} {"id": "16894", "contents": "መሮ ከፌሮ ብረት ቁራጭ የሚሰራ እና በተለይም እንጨትን ለመፈልፈል እና ለመብሳት የሚያገለግል ሹል ብረት ነው። ይህ ብረት ለማገር፣ ጠርብ፣ አውራጅ ወይንም ሌላ የመዋቅር አይነቶች መብሻነት አልያም ደግሞ እንደ ግንብ ላሉ መዋቅሮች መፈልፈያነት ይጠቅማል። ይህ መሳሪያ በመዶሻ ወይንም መርቴሎ እየተመታ መዋቅሮቹን እንዲፈለፍል ወይም ወደ ውስጥ እንዲገባ ይደረጋል።"} {"id": "15652", "contents": "አንቶን ቫን ሉዊንሁክ (ከኦክቶበር 24፣ 1632 – ኦገስት 26፣ 1723 እ.ኤ.አ.) የሆላንድ ተመራማሪ ነበር። ይህ ተመራማሪ «የደቂቅ ዘ አካላት ጥናት አባት» ወይም «the Father of Microbiology» የሚባል ሲሆን ለዚህ የጥናት ዘርፍ እና ለአጉሊ መነፅር ወይም microscope እድገት ከፍተኛ አስተዋፆ አድርጓል። አንቶን ቫን ሉዊንሁክ ምንም ዓይነት መፅሐፍ ያልፃፈ ሲሆን ነገር ግን በርካታ መልዕክትን የያዙ ደብዳቤዎችን ግን ጥሎ አልፏል። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "17344", "contents": "ተምሮ ያላስተማረ ዘርቶ ያላጠረ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ተምሮ ያላስተማረ የጋን መብራት ነው፡፤"} {"id": "17380", "contents": "ተቁመትህ ማጠሩ ሆድህ መጠጠሩ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ተማጠሩ ልቡ መጠጠሩ"} {"id": "17056", "contents": "ፍየል ወዲህ ቅዝምዝም ወዲያ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተገናኝቶ ገብያ ወይም የማይገናኝ ንግግር"} {"id": "17062", "contents": "ፎክሮ መሸሽ ታሪክ ያበላሽ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የተናገሩትን ነገር ማስፈጸም ያስፈልጋል"} {"id": "13258", "contents": "መሓረቤን ያያችሁ፦ ይህ፡ ልጆች መሮጥ ከቻሉበት ዕድሜ ጀምሮ፡ በቡድን ሆነው ሊጫወቱት የሚችሉት ጨዋታ ነው። ቁጥራቸው በርከት ብሎ፡ ትልቅ ክብ ሰርተው መቀመጥ ሲችሉ፡ ጨዋታውን መጫወት ይችላሉ። አጨዋወቱም፦ ልጆቹ ትልቅ ክብ ይሠሩና፡ እርስ በርስ እየተያዩ ይቀመጣሉ። አንድ መሓረብ የሚያክል፡ ሊወርወር የሚችል ጨርቅ ይዘጋጃል። ከዚያም፡ አንድ ልጅ ጨዋታውን ይጀምራል፤ ወይም፡ አብሮዋቸው ያለው ትልቅ ሰው ጨዋታውን ይጀምራል። መሓረቡን በእጁ ይዞ፡ ከጀርባቸው ክቡን እየተከተለ፡ ረጋ ብሎ፡ አንዱን እግሩን ሁለት ጊዜ መሬት እየጣለ፡ ሁለተኛውን እያስከተለ፡ «መሓረቤን ያያችሁ» እያለ ይሮጣል። ልጆቹ፡ «አላየንም ባካችሁ» እያሉ ቸብ ቸብ እያደረጉ ይቀበሉታል። በዚህ መልክ አንድ ሁለቴ፡ ወይም እስኪዘናጉ ድረስ ይዞራቸዋል። «መሓረቤን ያያችሁ?» «አላየንም ባካችሁ!» «መሓረቤን ያያችሁ» «አላየንም ባካችሁ!» ከዘፈኑ እኩል ቸብ ቸብ ቸብ እየተደረገ ይዘፈናል። በመሓል፡ ሳያስታውቅበት፡ ከአንዱ ሕጻን ጀርባ፡ መሓረቡን ጣል ያደርግና፡ ምንም እንዳልተለወጠ በማስመሰል «መሓረቤን ያያችሁ» እያለ፡ ድምጹን እንኳን ሳይለውጥ፡ ሳያቋርጥ ይቀጥላል። እያንዳንዱ ልጅ፡ ከጀርባው መሓረቡ መጣል አለመጣሉን፡ በተለይ መሓረቡን የያዘው ተጫዋች በርሱ ጀርባ ደርሶ ሲያልፍ ነቅቶ መጠበቅ አለበት። ያም የተጣለበት ልጅ፡ ወድያውኑ እንደተጣለበት የባነነ እንደሆነ፡ ወድያው ተነስቶ መሓረቡን ያነሳና የጣለበትን ሰው አባርሮ አባርሮ፡ በመሓረቡ፡ ወርውሮ፡ ይመታዋል። ልጁ ቶሎ ካልባነነ ግን፡ ጣዪው ተጫዋች ስለሚርቅበት፡ ከጀርባው እየተከተለ ለመምታት ብዙ እየተከታተለ መሮጥ አለበት። እንዲያውም ከመነሳቱ በፊት፡ ከጀርባው መሓረቡ መጣሉን ሳያውቅ፡ ፈዝዞ ዝም ብሎ ከተቀመጠ፡ ሌሎቹ ልጆች ትንስ ይታገሱትና፡ «ዋለበት አደረበት ዘንዶ በቀለበት፤ ዋለባት አደረባት ዘንዶ በቀለባት» እያሉ በጭብጨባ እየዘፈኑ ይሳለቁበታል። ይሄኔ ከባነነ፡ ተነስቶ፡ መሓረቡን ይዞ የጣለበትን ልጅ ያሩዋሩጣል። ሁለቱ ሲሮጡ፡ በዚያ በክቡ ጀርባ መሮጣቸውን ትተው ወደሌላ አቅጣጫ አይሮጡም። ይሯሯጡና፡ ጣዪው የተጣለበት ልጅ ክፍት ቦታ ላይ ቀድሞ ደርሶ ከተቀመጠ፡ የተጣለበት ልጅ «መሓረቤን ያያችሁ» እያለ ይቀጥላል። ጣዪው ከተመታ ግን፡ እርሱው ራሱ «መሓረቤን ያያችሁ» እያለ ይቀጥላል። የጨዋታው ጥቅም- ሲሮጡ ሰውነታቸው ይጠነክራል። በዘፈኑና፡ በልጆቹ አድራጎትም ይዝናናሉ። በተለይ በተለይ፡ ከጀርባቸው ምን እየተካሄደ እንዳለ፡ ሁል ጊዜ፡ ነቃ ብለው መጠበቅ እንዳለባቸው ይማራሉ። መልካም ጨዋታ!"} {"id": "13318", "contents": "ኢራሽናል ቁጥር ማለት በሁለት ሙሉ ቁጥሮች መከፋፈል የማይገኝ የውን ቁጥር ማለት ነው። ለምሳሌ π፣ e እና √2 ኢራሽናል ቁጥር ናቸው፤ ምክንያቱም ማናቸውንም ሁለት ሙሉ ቁጥሮች አካፍለን ከነዚህ ቁጥር ጋር እኩል የሚሆን ቁጥር ስለማናገኝ። ከነጥባዊ አፃፃፍ ስርዓት አንጻር ኢራሽናል ቁጥር ማለት ወይ የማያቆም፣ ወይም እራሱን የማይደጋግም የአሃዞች ጥርቅም ማለት ነው። ለምሳሌ፦ 1.01001000100001000010000001..... ኢራሽናል ነው፤ ምክንያቱም እራሱን ወይ አይደምም ወይም ደግሞ አያቋርጥም።"} {"id": "17248", "contents": "በግ ከበረረ ጅል ካመረረ «በግ ከበረረ ፍየል ከቀዘነ መመለሻ የለውም» - ደበበ ኃይለጊዮርጊስ እንግዳ፣ «አዲሱ የምሳሌያዊ አነጋገር»"} {"id": "16018", "contents": "ሸክላ ቢጥሉት ገለባ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ይሰበራል"} {"id": "16054", "contents": "ሹምና የጋማ ከብት በጊዜ ይከተት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ካመሹ ነገር ለመጣ ይችላል (በመጠጥ፣ ወዘተ...)"} {"id": "16132", "contents": "ሰም ሀይድሮካርቦን የሚሰራ በዝቅተኛ (ይህም ከ45 °C ወይም 113 °F በላይ በሆነ) መጠነ ሙቀት የሚቀልጥ ጥጥር አካል ነው። ሰም በውሀ ውስጥ ኢ-ሟሚ ሲሆን በፔትሮሊየም ውስጥ ግን በቀላሉ ይሟሟል። ከንብ ሰም እንደሚገኝ ሁሉ ከዕፅዋትም ይገኛል።"} {"id": "13552", "contents": "ማርታ አሻጋሪ የኢትዮጵያ ታዋቂ ዘፋኝ ስትሆን ብዙ ዘመናዊ የሙዚቃ ስራወችን በማቅረብና በድምጿ ወፈር ማለት ትታወቃለች።"} {"id": "16366", "contents": "ሽል ከሆነ ይገፋል ቂጣም ከሆነ ይጠፋል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሽልም እንደሆን ይገፋል ቂጥም እንደሆን ይጠፋል"} {"id": "17902", "contents": "የካቲት ፲፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻፷ ኛው ዕለት ሲሆን፤ የበጋ ወቅት ፵፭ ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፪፻፮ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፪፻፭ ቀናት ይቀራሉ። ፲፯፻፴፮ ዓ/ም - ዳግማዊ ዓፄ ኢያሱ (ስመ መንግሥት፤ ብርሃን ሰገድ) ከጳጳሱ አባ ዮሐንስ እና ከ እጨጌ ኤውስጣቴዎስ ጋር ሆነው አንድ የሶርያ ተወላጅ ነጋዴ በሐሰት ጳጳሱ እኔ ነኝ እያለ ብዙ ሰዎችን በማሳሳቱ አስረው ወደአገሩ አባረሩት። ፲፯፻፷፪ ዓ/ም - የስኮትላንድ ተወላጁ ሐዋጼ አህጉር (explorer) ጄምስ ብሩስ በዕለተ ሐሙስ ጎንደር ገባ። እዚሁም እስከ ታኅሣሥ ወር ፲፯፻፷፬ ዓ/ም ድረስ ተቀመጠ። ፲፱፻፶፮ ዓ/ም - በጋቦን የተከሰተው መፈንቅለ መንግሥት ፕሬዚደንት ሌዮን ምባን ከሥልጣን አስወረደ። ፲፰፻፹፫ ዓ/ም - ታላቁ ደራሲና ጠቅላይ ሚኒስትር የነበሩት ክቡር ራስ ቢትወደድ መኰንን እንዳልካቸው በሸዋ ግዛት ተጉለት፣ አዲስጌ ላይ ተወለዱ። መርስዔ ኀዘን ወልድ ቂርቆስ፤ ዕለታዊ የታሪክ ድርጊት “የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን የመጀመሪያው ፓትረያርክ” (፲፱፻፶፩ ዓ/ም)፣ (እንግሊዝኛ) http://en.wikipedia.org/wiki/February_17"} {"id": "17914", "contents": "ተናካሽ ውሻ የጅብ መደገሻ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "17932", "contents": "ተከበሩ ሰው አይፈሩ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "17944", "contents": "ተኮሰ ጣለ ወጋ ነቀለ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "18910", "contents": "የአሜሪካ ታላቅ ማህተም አሜሪካ የአለም ባንዲራዎች ሰንደቅ ዓላማ (ይህ ባንዲራዎች ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "20716", "contents": "ወረቱን የተቀማ ነጋዴ ዋግ የመታው ስንዴ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ወረቱን የተቀማ ነጋዴ ዋግ የመታው ስንዴ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20728", "contents": "ወንድ ልጅ አንድ ቀን እንደ አባቱ አንድ ቀን እንደ እናቱ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ወንድ ልጅ አንድ ቀን እንደ አባቱ አንድ ቀን እንደ እናቱ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20848", "contents": "ዘርቶ መቃም ወልዶ መሳም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዘርቶ መቃም ወልዶ መሳም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20872", "contents": "ዘፈን አለ በገና ነገር አለ ዋና የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዘፈን አለ በገና ነገር አለ ዋና የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "19138", "contents": "ሥነ ስብስብ የሒሳብ ቅርንጫፍ ሲሆን ትኩረት ሰጥቶ የሚያጠናው ስብስቦችን ነው። ስብስብ ማለቱ ተለይተው ሊታወቁ የሚችሉ ነገሮችን ክምችት ወይም ቡድን ነው። የሥነ ስብስብ ኅልዮት በጣም መሰረታዊ ከመሆኑ የተነሳ ማናቸውንም የሒሳብ ቅርንጫፎች በርሱ ቋንቋ መጻፍና መተርጎም ይቻላል። ከቀላልነቱም አንጻር በመዋዕለ ሕጻናትና በአንደኛ ደረጃ ትምህርትቤቶች ደረጃ ሳይቀር ለህጻናት ቢቀርብ ምንም ጉዳት አያመጣም። የስብስብ ውህደትና የጋራ መተግበሪያወች እንዲሁም ቬን ዲያግራምና ኦይለር ዳያግራም በአንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ሊሰጡ ይችላሉ፣ ከበድ ያሉት እንደ ተቆጣሪነት አይነት ጽንሰ ሃሳቦች በኮሌጅ ደረጃ ይቀርባሉ። ሥነ ስብስብ የተመሰረተው በ1860ወቹ በጆርጅ ካንተር እና ሪቻርድ ደደኪንድ በተሰኙ የሂሳብ ተማሪወች ነበር። እኒህ ተመራማሪወች፣ በተለይ ካንተር፣ የዋህ ሥነ ስብስብ ተብሎ አሁን የሚታወቀውን ጥናት መሰረት ቢጥልም በ20ኛ ክፍለ ዘመን መጀመሪያ ላይ በበርትራንድ ረስልና ሌሎችም ተማሪወች የዚህ አዲሱ የሂስብ ዘርፍ ኃልዮት ለርስ በርስ ቅራኔ እንደሚያበቃ በማስረዳታቸው ዘርፉ ሊሻሻል በቃ። ይህ አዲሱ የሥነ ስብስብ ስርዓት እሙናዊ የስብስብ ኅልዮት በመባል ይታወቃል። ደግሞ ይዩ፦ ስብስብ የዋህ ሥነ ስብስብ"} {"id": "22618", "contents": "ሸንኮራ ኣገዳ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው። ደግሞ ይዩ፦ ስኳር Play media"} {"id": "31126", "contents": "ሰውልሙን በኮሪያ የነገሠ ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "19888", "contents": "ታርቆ ሙግት በልቶ ስት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ታጥቦ ጭቃ ?"} {"id": "21622", "contents": "ያላሰብከውን አግኝ መረገመም ምርቃን አይደል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያላሰብከውን አግኝ መረገመም ምርቃን አይደል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "23170", "contents": "ዠመዱ ማርያም በምስራቅ ላስታ፣ ከአላማጣ 10ማይል በስተደቡብ ምዕራብ የሚገኝ፣ ዋሻ ዋስጥ የሚገኝ፣ መስቀል ቅርጽ ያለው ቤተ ክርስቲያን ነው። ፍራንሲስኮ አልቫሬዝ ይሄን ቤተክርስቲያ በ1510ቹ ሲጎበኝ፣ በዘመኑ ብዙ ቀሳውስትና መነኮሳት በቤተክርስቲያኑ ስር ይተዳደሩ እንደነበር ይጠቅሳል። መኖሪያቸውም ከዋሻው ውጭ በተራራው ላይ እንደነበርና መነኮሳት ከዋሻው ስር፣ ቀሳውስት ደግሞ ከዋሻው በላይ ይኖሩ እንደነበር ይናገራል። በዚህ ዘመን ቤተርክርስቲያኑ ይኩኖ አምላክ ማርያም ይባል እንደነበር ይዘግባል። ጀመዱ ማርያም፣ በልዩ አወቃቀሩ (ለምሳሌ ብዙ ቅስቶችን በመጠቀም፣ በትክክል በተቀረጹ ቀይ የደንጊያ ግድግዳዎቹ፣ መስቀል ቅርጽ በመያዙ) እና በግድግዳው ውጭ ላይ በተሳሉት ልዩ ልዩ ምስሎቹ ይታወቃል። አሰራሩም ከተራራ ስር ሲሆን አንድ ጠባብ መግቢያ ብቻ ያለውና ለማያውቅ ሰው በሩ የት እንደሆነ የማይታወቅ ቤ/ክርስቲያን ነው። ዥመዱ ማርያም ዥመዱ ማርያም አቅድ ^ http://www.nai.uu.se/library/resources/dossiers/local_history_of_ethiopia/j/ORTJA05.pdf ^ Stuart Munro-Hay, Ethiopia, the unknown land: a cultural and historical guide, I.B.Tauris & Co, London, 2003(page 225) ^ Lepage Claude. L'art chrétien d'Éthiopie du Xe au XVe siècle. Premier bilan des missions de 1971 et 1972. In: Comptes-rendus des séances de l'Académie des Inscriptions et Belles-Lettres, 116e année, N. 3, 1972. pp."} {"id": "41158", "contents": "20 October በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) በዘመነ ማቴዎስ፣ በዘመነ ማርቆስና በዘመነ ሉቃስ ጥቅምት 10 ቀን ማለት ነው። በዘመነ ዮሐንስ ግን (ዘመነ ሉቃስ የሥግር ዓመት በመሆኑ) ጥቅምት 9 ቀን ላይ ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "42076", "contents": "ኬንታኪ ወይም ኬንተኪ (Kentucky /ከን'ታኪ/) ከአሜሪካ 50 ክፍላገራት 1ዱ ነው።"} {"id": "42088", "contents": "12ኛው ምዕጤ ዓመት ከ1101 እስከ 1200 ዓም ድረስ የነበረው ክፍለ ዘመን ነበረ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "38968", "contents": "ጮራ (ወረዳ) በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው። {{አቀማመጥ |align=center ጮራ (ወረዳ) በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "32674", "contents": "አሃድ ጨረር ማለት ርዝምቱ 1 መስፈርት የሆነ ጨረር ማለት ነው። አሃድ ጨረር ብዙውን ጊዜ ኮፊያ በደፉ አንስተኛ የእንግሊዝኛ ፊደላት ይወከላል፣ ለምሳሌ ı ^ {\\displaystyle {\\hat {\\imath }}} የአንድ ጨረር u ^ {\\displaystyle {\\boldsymbol {\\hat {u}}}} አሃድ ጨረር እንዲህ ሲጻፍ u {\\displaystyle {\\boldsymbol {u}}} ፣ በሒሳብ የሚሰላውም እንዲህ ነው፦ u ^ = u ‖ u ‖ {\\displaystyle {\\boldsymbol {\\hat {u}}}={\\frac {\\boldsymbol {u}}{\\|{\\boldsymbol {u}}\\|}}} እዚህ ላይ ‖ u ‖ {\\displaystyle \\|{\\boldsymbol {u}}\\|} የሚወክለው የተሰጠውን ጨረር u {\\displaystyle {\\boldsymbol {u}}} ርዝመት ነው። እዚህ ላይ ጨረሩና የርሱ አሃድ ጨረር አንድ አይነት አቅጣጫ አላቸው። የሁለት አሃድ ጨረሮች ጥላ ብዜት በሁለቱ ጨረሮች መካከል ያለው ማዕዘንን ኮሳይን ይሰጣ። በባለ ሦስት ቅጥ የካርቴዥያን ሰንጠረዥ ስርዓት. የ x, y, እና z አክሲስ አሃድ ጨረሮች ı ^ , ȷ ^ , k ^"} {"id": "32734", "contents": "Play media ሃርሌም ሼክ ወይንም አልቢ በ1973ዓም በሃርሌም፣ ኒው ዮርክ የተጀመረ የዳንስ ወይንም ውዝዋዜ አይነት ነው። አመጣጡም ከእስክስታ ሲሆን፣ ለ20 ዓመት በአሜሪካ መንደሮች ሲዘወተር ቆይቶ በመጨረሻ በ1993 ዓ.ም. ጎልቶ የወጣና በቴሌቪዥን የቀረበ የእንቅስቃሴ አይነት ነው። ^ http://dancejam.com/dances/harlem-shake ^ http://www.rapbasement.com/hip-hop/dances/the-harlem-shake.html ተጨማሪ ጽሑፍ"} {"id": "43558", "contents": "ኢያሪኮ (ዕብራይስጥ፦ /ይሪሖ/፣ አረብኛ፦ /ኣሪኃ/) አሁን በፍልስጥኤም ዌስት ባንክ የሚገኝ ከተማ ነው። 20 ሺህ ኗሪዎች አሉበት። በሥነ ቅርስ ሊቃውንት ዘንድ ኢያሪኮ ከሁሉ አስቀድሞ የተሠፈረው ቦታ ሲሆን በቅደመ-ታሪክ እንደ ተሠራ ይላሉ። ኪታብ አል-ማጃል የተባለው ጽሑፍ እንደሚለው ግን ኢያሪኮ የተሠራው የይስሐቅ ዕድሜ 64 ዓመት ሲሆን (ወይም እንደ የመዛግብት ዋሻ 67 ዓመት ሲሆን) ነበር፣ ከኬብሮን ከኢየሩሳሌም ከደማስቆ በኋላ ተሠራ ማለት ነው። በነዚህ ጽሁፎች ዘንድ፣ ፯ የከነዓን ነገሥታት -- እነርሱም የኬጥያውያን፣ የአሞራውያን፣ የኢያቡሳውያን፣ የከነዓናውያን፣ የጌርጌሳውያን፣ የኤዊያውያንና የፌርዛውያን ነጉሶች -- ኢያሪኮን ሠሩትና በግድግዳ ከበቡት። በመጽሐፈ ኢያሱ በብሉይ ኪዳን ምዕራፍ ፮ የኢያሪኮ ውግያ ይተረካል።"} {"id": "47092", "contents": "ብሌኦና ኬሬቲ (Bleona Qereti) (1979 እ.ኤ.አ.፣ አልባኒያ) የአልባኒያ ዘፋኝ ነች። 1997 እ.ኤ.አ. - Kam Qejfin Tim 1999 እ.ኤ.አ. - Nese Me Do Fort 2001 እ.ኤ.አ. - S'me Behet Vone 2002 እ.ኤ.አ. - Ik Meso Si Dashurohet 2003 እ.ኤ.አ. - Ti Nuk Di As Me Ma Lyp 2005 እ.ኤ.አ. - Greatest Hits 2005 እ.ኤ.አ. - Boom Boom 2007 እ.ኤ.አ. - Mandarin ብሌኦና ብሌኦና ኬሬቲ Bleona Bleona Qereti"} {"id": "34054", "contents": "ዱር ደፊ በአማርኛ ፈሊጣዊ አነጋገር የሆነ ዘይቤ ነው። ዱር-ደፋሽ..አቆሻሽ መና አስቀሪ።"} {"id": "47404", "contents": "ናንጂንግ (ቻይንኛ፦ 南京市) የቻይና ትልቅ ከተማ ነው። , የክልሉ ካፒታል, የዝግጅቱ ከተማ እና የቻይና ህዝባዊ ሪፐብሊክ ትልቅ ከተማ እንዲሁም በመካከለኛው ምስራቅ ቻይና ማእከላዊ ከተማ ነው. በያንግሥ ወንዝ ዝቅተኛ ቦታ ላይ የሚገኘው የጃንሻግ ግዛት ምዕራባዊ ምዕራብ ይገኛል. የቻይናውን ወንዝ እና የቻይናውን ወንዝ ደለላማ, የቻይናውን ወንዝ ዴልታ እና ከተማ ንዑስ-መሃል-cum-ምሥራቃዊ የጂያንግሱ ግዛት, ቻይና የፖለቲካ, የኢኮኖሚ, የሳይንስ, የትምህርት, የባህል እና የመረጃ ማዕከል ውስጥ አስፈላጊ የኢንዱስትሪ ከተሞች መካከል አንዱ, ግን ደግሞ መሃል ከተማ ያለውን የተቀናጀ የትራንስፖርት እና የመገናኛ ማዕከል እንዲሁም ሳይንስ እና የትምህርት ከተማ ናት . ከተማዋ በጠቅላላው 6582.31 ስኩዌር ኪ.ሜ. በ 2017 መጨረሻ ላይ ነዋሪዎቿ ቁጥር 8.335 ሚሊዮን ሲሆን ከዚህ ውስጥ የከተማው ሕዝብ 685.900 ነበር.。 ናንጂንግ ታሪክ ባለፉት 500 ዓመታት በላይ እና ዋና ከተማዋ ዙሪያ የታሪክ 2500 ዓመታት አለው, Wu, ምስራቅ ጂን, የደቡብ መዝሙር, Qi, Liang እና ቼን የደቡብ ታንግ, ሚንግ ሥርወ መንግሥት, የ Taiping የሰማይ መንግሥት ተከስተዋል, እዚህ ቻይና ሥርወ ወይም አገዛዞች ካፒታል ሪፑብሊክ, ስለዚህ \"ጥንታዊው ዋናው ስድስቱ ሥርወ -ሶች\" እና \"የአሥሩ ሥርወ -ሶች ዋና ከተማ\" ተብሎ ይጠራል."} {"id": "35146", "contents": "ኤበርስበርግ (ጀርመንኛ፦ Ebersberg) (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "47440", "contents": "አፑሊያ (ጣልኛ፦ Puglia /ፑልያ/) የጣልያን ክፍላገር ነው። ዋና ከተማው ባሪ ነው።"} {"id": "47548", "contents": "ኢንግማር በርግማን (ስዊድኛ፦ Ernst Ingmar Bergman 1910-1999 ዓም - ) የስዊድን ፊልም ዳይረክተር ነው። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "47560", "contents": "ኤርቪን ሽሮዲንገር (ጀርመንኛ፦ Erwin Schrödinger 1879-1953 ዓም) የኦስትሪያ ፊዚሲስት ነበር። በ1940 ዓም የአይርላንድ ዜጋ ሆነ። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "44278", "contents": "ኻኻውሬ፣ ፫ ሰኑስረት ግብጽን በመካከለኛ መንግሥት (12ኛው ሥርወ መንግሥት) ከ1888 እስከ 1859 ዓክልበ. ግድም ድረስ የገዛ ፈርዖን ነበረ። የአባቱ 2 ሰኑስረት ተከታይ ነበር። በኻይከፐሬ 2 ሰኑስረት ዘመነ መንግሥት በ1898 ዓክልበ. ግድም ልጁን ፫ ሰኑስረት ከእርሱ ጋር በጋርዮሽ ወደ ዙፋኑ እንዳስነሣው ይመስላል። አለዚያ በ1898 ዓክልበ. ግድም ፪ ሰኑስረት ዓርፎ ፫ ሰኑስረት በቀጥታ የተከተለው ይሆናል። ያም ሆነ ይህ የ፫ ሰኑስረት ዘመን መጀመርያ ዓመት የሚቆጠር ከ1898 ዓክልበ. ግድም ይሆናል። በጠቅላላ ፴፱ ዓመታት እንደ ገዛ ይታወቃል። ማኔጦን ለ፪ ሰኑስረት እና ለተከታዩ ፫ ሰኑስረት ፈንታ ለሁለቱ አንድ ስም ብቻ አለው፤ እሱም ሴሶስትሪስ ሲሆን ለ፵፰ ዓመታት እንደ ገዛ ይለናል። ይሄ ሴሶስትሪስ እስከ እስኩቴስ ድረስ የዘመተ በአፈ ታሪክ (ዲዮዶሮስና ሄሮዶቶስ) ይባላል። ፫ ሰኑስረት ቢያንስ በከነዓን እንደ ዘመተ ይታወቃል፤ ለ፪ ሰኑስረት ግን ምንም ዘመቻ አይታወቅም። የቶሪኖ ቀኖና የሚባለው የፈርዖኖች ዝርዝር ሰነድ ሁለቱንም ይለያል፤ ለ፪ ሰኑስረት ፲፱ ዓመታትና ለ፫ ሰኑስረት ፴ አመታት ይሠጣል። በ፰ኛው ዓመት ወይም በ1891 ዓክልበ. በኩሽ መንግሥት ላይ ዘመተ፤ ጠረፉን ከ፪ኛው ፏፏቴ ደቡብ አስፋፍቶ አምባ በሰምና መሠረተ። እንደገና በ1889፣ በ1883 እና በ1880 ዓክልበ."} {"id": "6828", "contents": "1 January 760 - 1 September 760 እ.ኤ.ኣ. = 752 ዓ.ም. 2 September 760 - 31 December 760 እ.ኤ.ኣ. = 753 ዓ.ም."} {"id": "5262", "contents": "1 January 1532 - 7 September 1532 እ.ኤ.ኣ. = 1524 ዓ.ም. 8 September 1532 - 31 December 1532 እ.ኤ.ኣ. = 1525 ዓ.ም."} {"id": "3288", "contents": "1989 አመተ ምኅረት ነሐሴ 22 - በእስላም ታጣቂዎች በአልጄሪያ በተገረገ እልቂት 60-100 ሰዎች ተገደሉ። ነሐሴ 25 - ዲያና ፕሪንሰስ ኦፍ ዌልስ በመኪና አደጋ ፓሪስ አረፉ።"} {"id": "48394", "contents": "የሞንጎላውያን መንግሥት ከ1198 እስከ 1286 ዓም. ድረስ የተባበረ መንግሥት ነበረ። በ1198 ዓም መጀመርያው ንጉሥ ቺንግስ ካን የሞንጎላውያን ብሔሮች በሞንጎልያ በአንድ መንግሥት አዋሃዳቸው። በዚህም ዘመን ያህል በቻይና የእጅ መድፍ እየተደረጀ ነበር። ሞንጎላውያን ይህን ቴክኖሎጂ አገኝተው በዚያው ምክንያት ሥራዊታቸው ባሩድ ባልታወቀባቸው አገራት ወርረው እንዳልተሸነፉ ይሆናል። መንግሥታቸው በፍጥነት ከአውሮፓ እስከ ቬትናም ድረስ ይስፋፋ ቻለ። ችንግስ የአረመኔነት ተከታይ ቢሆንም፣ በሞንጎላውያን በኩል ሃይማኖቶች ሁሉ - በተለይም ክርስትና፣ ቡዲስም፣ እስልምና - ይገኙ ነበርና ይከብሩ ነበር። ዳሩ ግን ሞንጎሎች ለእስላም ወይም ለአይሁድ የራሳቸውን በግ እንዲያርዱ ወይም የራሳቸውን ምግብ አልፈቀዱላቸውም ነበር፤ ሰው ሁሉ እንደ ሞንጎላውያን እንዲመገቡ አስገደዳቸው። ይህም እንስሳው የሚታርደው በጉሮሮ በመቋረጥ ሳይሆን በአረመኔ መንገድ ልቡ በሕይወት ሳለ በእጅ መጨመቅ ነበር። ቺንግስ ደግሞ የዳዊስም አለቃ ጪው ቹጂ ለመንግሥቱ ሁሉ ሃይማኖታዊ አለቃ እንዲሆን አንዴ ሾመው። ችንግስ እራሱ ግን የአረመኔ ጣኦት ተንግሪ ተከታይ ሆኖ ቀረ። የሞንጎላውያን ሕገ መንግሥት ወይም «ያሣ» በምስጢር የተደበቀው ሰነድ ስለ ሆነ፣ አሁን በከፊል ብቻ ይታወቃል። ከ1286 ዓም."} {"id": "48592", "contents": "ማሪያ ዐሌና ኪሪአኩ (ግሪክኛ፦ Μαρία Έλενα Κυριακού) (1984 እ.ኤ.አ.፣ ቆጵሮስ) የግሪክ ዘፋኝ ነች። 2014፥ Δυο Άγγελοι Στη Γη"} {"id": "7098", "contents": "1 January 625 - 31 August 625 እ.ኤ.ኣ. = 617 ዓ.ም. 1 September 625 - 31 December 625 እ.ኤ.ኣ. = 618 ዓ.ም."} {"id": "7104", "contents": "1 January 622 - 31 August 622 እ.ኤ.ኣ. = 614 ዓ.ም. 1 September 622 - 31 December 622 እ.ኤ.ኣ. = 615 ዓ.ም."} {"id": "7116", "contents": "1 January 616 - 31 August 616 እ.ኤ.ኣ. = 608 ዓ.ም. 1 September 616 - 31 December 616 እ.ኤ.ኣ. = 609 ዓ.ም."} {"id": "6576", "contents": "1 January 884 - 1 September 884 እ.ኤ.ኣ. = 876 ዓ.ም. 2 September 884 - 31 December 884 እ.ኤ.ኣ. = 877 ዓ.ም."} {"id": "48934", "contents": "ጸጉራም ድመት-ጥፍር (Uncaria tomentosa) ደቡብ አሜሪካና መካከለኛ አሜሪካ ውስጥ የሚገኝ ሐረግ ተክል ነው። በተለይ በአማዞን ወንዝ ሸለቆ ይገኛል። እንደ ሜንጦ ወይም እንደ ጥፍር የሆኑት እሾሆች ስላሉበት በዛፍ ላይ ይወጣል። ጸጉራም ድመት-ጥፍር በተለይ በኮስታ ሪካ፣ ኒካራጓ፣ ፓናማ፣ ቬኔዙዌላ፣ ኮሎምቢያ፣ ትሪኒዳድና ቶቤጎ፣ ኤኳዶር፣ ፔሩ፣ ሱሪናም፣ ጋያና፣ ጊያን ይገኛል። ጸጉራም ድመት-ጥፍር በደቡብ አሜሪካ ባሕላዊ ሕክምና ለተለያዩ ህመሞች ጥቅም አገኝቷል። በቀቿ ቋንቋ ሐረጉ «ቪልካ ቆራ» ወይም «ቅዱስ ዕጽ» ተብሏል። ዛሬ ተክሉ ለካንሴር ወይም ለሪህ እንደሚፈውስ ይታስባል፣ ይህ በሳይንስ እየተመራመረ ነው።"} {"id": "3822", "contents": "ፉናፉቲ የቱቫሉ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር (1993 ዓ.ም.) 4,492 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 08°31′ ደቡብ ኬክሮስ እና 179°13′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል።"} {"id": "3834", "contents": "ሉሳካ የዛምቢያ ዋና ከተማ ነው። ስዕል:Lusaka01.jpg የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር ከነአካባቢው 1,773,300 ሆኖ ሲገመት ከተማው ብቻውን 1,265,000 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 15°26′ ደቡብ ኬክሮስ እና 28°20′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል። በ1897 ዓ.ም. ሉሳካ ለአለቃው ሉሳካ ተሰይሞ በአውሮፓውያን የተስፋፋ መንደር ነበረ። በ1927 ዓ.ም. የእንግሊዝ ቅኝ ግዛት ስሜን ሮዴዝያ መቀመጫ ወዲህ ከሊቪንግስቶን ተዛወረ። በ1957 ዓ.ም. ዛምቢያ ነጻነት ሲያገኝ የዛምቢያ ዋና ከተማ ሆነ።"} {"id": "7332", "contents": "1 January 512 - 30 August 512 እ.ኤ.ኣ. = 504 ዓ.ም. 31 August 512 - 31 December 512 እ.ኤ.ኣ. = 505 ዓ.ም."} {"id": "49822", "contents": "፩ ሑዚያ በ1488 ዓክልበ. አካባቢ ከአባቱ ከአሙና በኋላ በሐቱሳሽ (በሐቲ አገር ወይም የኬጥያውያን መንግሥት) የገዛ ንጉሥ ነበር። የቀዳሚው አሙና ፫ኛ ልጅ ሲሆን ሁለቱ ትልልቅ ወንድሞቹ ተገድለው እሱ ለአጭር ጊዜ ንጉሥ ሆነ። ይህን የምናውቀው ተከታዩ ተለፒኑ በጻፈው የቴሌፒኑ ዐዋጅ በተባለው ሰነድ ይተረካል። «[...] አሙናም ደግሞ አምላክ ሊሆን ሲል፣ የንጉሣዊ ዘበኞች አለቃ ዙሩ በምስጢር ከገዛ ቤተሠቡ ልጁን ታሑርዋይሊን፣ «የወርቃማው ጦር ሰውዬ» የተባለውን፣ ልኮ እርሱ የቲቲያን (የአሙና በኲር) ቤተሠብ ከነልጆቹ ገደላቸው። መልእክተኛውንም ታሩሕሹን ልኮ እርሱ ሐንቲሊን (የአሙና ፪ኛ ልጅ) ከነልጆቹ ገደላቸው። ሑዚያም ንጉሥ ሆነ፣ ተለፒኑም ዋና ኢኅቱን ኢሽታፓሪያን አገባ። ሑዚያ እነሱንም ሊገድላቸው ይፈልግ ነበር፣ ሆኖም ጉዳዩ ስለ ተገለጸ ተለፒኑ አባረራቸው። ወድሞቹ አምስት ነበሩ፣ ቤቶችንም ሠራላቸው፤ ይኑሩ፣ ይብሉ፣ ይጠጡ አለላቸው፤ ማንም አይበድላቸው! ተደጋግሜ እናገራለሁ፣ እነሱ በደሉኝ፣ እኔስ አልበድላቸውም።» [...] «እኔ ንጉሡ (ተለፒኑ) ሳላውቀው፣ የምርኳዝ ተሸካሚ ታኑዋ ሑዚያንና ወንድሞቹን ገደላቸው። እኔ ንጉሡ ስሰማው፣ ታኑዋን፣ ታሑርዋይሊንም፣ ታሩሕሹን አምጥተው ጉባኤው መሞት ፈረደባቸው። እኔ ንጉሡ ግን ለምን ይሙቱ? ዓይናቸው ይሠውሩ!"} {"id": "49846", "contents": ""} {"id": "50176", "contents": "ትንቢተ ኢሳይያስ ብሉይ ኪዳን ውስጥ ካሉት መጻሕፍት አንዱ ነው። : ይህ ፡ አጭር ፡ ሃይማኖት ፡ ነክ ፡ ጽሑፍ ፡ መሠረት ፡ ወይም ፡ መዋቅር ፡ ነው። እርስዎ ፡ ሊያስፋፉት ፡ ይችላሉ!"} {"id": "10506", "contents": "ንጉሴ ገብሬ የምድር ጦርና የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ተጫዋች የነበረ ነው።"} {"id": "50350", "contents": "ኢየሱስ (በዕብራይስጥ: ሲጻፍ ישוע ፣ ሲነበብ፡ የሹዓ፣ ትርጉሙም፡ የሚያድን ማለት ነው) የክርስትና ሃይማኖት መሰረት ነው። ክርስቶስ ማለት በግሪክ ቋንቋ Χριστός ነው፤ ይህም መሢሕ ማለት ነው (በዕብራይስጥ ማሺያሕ ወይም 'የተቀባ' ማለት ሲሆን በተጨማሪም አማኑኤል ይባላል ትርጉሙም እግዚአብሔር ከኛ ጋር ሆነ) ማለት ነው። እየሱሰ በክርስትና ሃይማኖት አንድ አምላክ ከሚሆኑት አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ አንዱ ወልድ እሱ ነው ፤ ይህም ወልድ ፣ ከእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ተወልዶ እንደ ሰው በምድር ተመላልሶ የአባቱን መንግሥት አስተምሮ ለሰው ልጅ መዳን ሲል ራሱን አሳልፎ የሰጠ በመጨረሻም ከሞት ተነስቶ መንፈስ ቅዱስ እንዲተካው አድርጎ ወደ ሰማይ አርጎ በአባቱ ቀኝ የተቀመጠ ይህን ዓለም ለመፍረድ ዳግም ምፃቱ የሚጠበቅ አምላክ እና ፈጣሪ ነው ። ስለኢየሱስ የበለጠ ለመረዳት አዲስ ኪዳንን በተለይ ወንጌልን በአራቱ ሐዋርያት ፣ በቅዱስ ማርቆስ ፣ቅዱስ ሉቃስ ፣ ቅዱስ ዮሐንስ ፣ ቅዱስ ማቴዎስ የተፃፈውን ያንብቡ ። እንዲሁም አንዳንድ ሃይማኖቶች ደግሞ የእግዚአብሔር መልዕክተኛ ነው ሲሉ አንዳንዶቹ ደግሞ ነቢይ ነው ብለው ያምናሉ። «ኢየሱስ» የሚለው ስም ፦ በግሪክኛ «ኤሱስ» Ἰησοῦ በቀዳማይ እብራይስጥ «ያህሹአ» יְהוֹשֻׁעַ ፣ በደሃራይ እብራይስጥ «ያሱአ» יֵשׁוּעַ ፣ በአረማይክ «ዔሳዩ» ܝܫܘܥ ፤ በቀዳማይ አረብኛ «ዒሳ» عيسى ፤ በደሃራይ አረቢኛ «የሱዐ» يسوع ሲሆን ትርጉሙ ከእብራይስጥ «ያህዌ መድሃኒት ነው» ማለት መድኃኒያለም የሚል ፍቺ አለው፤ በተለይ ኢየሱስ ሰዎች ሲጠሩበት የነበረ የሰው ስም መሆኑን ለማሳየት ለሌሎች ሰዎች አገልግሎት ላይ ውሏል። የማርያም ልጅ ኢየሱስ ከሌሎች ኢየሱሶች ለመለየት ባደገበት አገር ስም በናዝሬት የናዝሬቱ ኢየሱስ ይባላል፦ ሉቃስ 18፥37። ከዚህም በቀር «ኢያሱ» (ወይም በግዕዝ «ኢየሱስ»፣ በግሪክ «ኢዬሶውስ»፣ በዕብራይስጥም «ያህሹዓ») የተባሉት ሌሎች ግለሠቦች ከብሉይ ኪዳን እና ከአዲስ ኪዳን ማየት ይቻላል፦ 1."} {"id": "50518", "contents": "፳፬ ፤ እናስተውል ። ፳፭ ፤ አንቺን የወደደ እግዚአብሔር አብ ቅዱስነው ፣ በመኀፀንሽ ያደረ ወልድ ዋህድም ቅዱስ ነው ፣ ያጸናሽም የጽድቅ መንፈስ ጰራቅሊጦስ ቅዱስ ነው ። ፳፮ ፤ ተሰጥዎውን መልሱ ። ፳፯ ፤ ቅዱስ ቅዱስ ቅዱስ ፍጹም አሸናፊ እግዚአብሔር የጌትነትህ ምስጋና በሰማይና በምድር የመላ ነው ። ፳፰ ፤ ምስጋናን የተመላሽ ድንግል ሆይ በማንና በማንስ ምሳሌ እንመስልሻለን ። አማኑኤልየማይተረጎም የሥጋን ልብስነት ከአንቺ የለበሳት መሣሪያ ነሽ ። ዝሐውን ከአዳም ጥንተ ሥጋ አደረገ ማጉም ያንቺ ሥጋ ነው ። መወርወሪያውም ቃል እርሱ ኢየሱስ ክርስቶስ ነው ። መሕኑም ከልዕልና የወረደ የልዑል እግዚአብሔር አምሳል ነው ሠሪውም መንፈስ ቅዱስ ነው ። ፳፱ ፤ ወዮ ይህ ነገር ዕፁብ ድንቅ ነው የቀደሙ አባቶች ከሞት ወደ ሕይወት የተሸጋገሩባሽ ድልድይ ሆይ ከምድር እስከ ሰማይ የምትደርሽ መሰላል ሆይ የፍጥረት ሁሉ መጀመሪያ ባንቺ ታደሰ ። ፴ ፤ ከገነት በተሰደደ ጊዜ ለአዳም ተስፋው አንቺ ነሽ ። በግፍ የተገደለ የአቤል የውሃቱ አንቺ ነሽ ። የሴት ቸርነት አንቺ ነሽ ። የሄኖክም ሥራዎቹ ከክፉ ጥፋት የዳነባት ። የኖህ መርከብ ፣ የሴም ቡራኬ ዕድል ፈንታውም አንቺ ነሽ ። ፴፩ ፤ የአብርሃም እንግድነት የያዕቆብ መሰላል አንቺ ነሽ ። ዮሴፍን የምታረጋጊው አንቺ ነሽ ። ←ወደ ገፅ ፬ ወደ ገፅ ፮→"} {"id": "15198", "contents": "ያለፈው አልፏል፣ ወደ ኋላ ሄደን መቀየር አንችልም።"} {"id": "50788", "contents": "ህግ በጥቅል ትርጉሙ የደንቦችና የመመርያዎች አተገባበር ስርዓት ሲሆን ÷በህብረተሰቡ እንዲሁም በመንግሥት የሚወጡ ደንቦችና መመርያዎች ተፈፃሚ እንዲሆኑ የሚያስገድድ ስርዓት ነው ። የህግ ትክክለኛ ብያኔ ለዘመናት ያከራከረ ጉዳይ ሲሆን ÷ የተለያዩ የአስተሳሰ ጎራዎች ÷ \"ሳይንሳዊና ጥበባዊ የፍትህ አሰጣጥ ነው\" ብለው ይጠሩታል ።"} {"id": "50812", "contents": "ቃየል የአዳም ልጅ ሲሆን አቤልን ማለት ወንድሙን ገድሎ ኅጥአት ውስጥ ገባ ።"} {"id": "15570", "contents": "ሲስሟት እንቢ ብላ ሲጎትቷት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሲስሟት ትታ ሲጎትቷት"} {"id": "15696", "contents": ""} {"id": "15768", "contents": ""} {"id": "12036", "contents": "21ኛው ምዕጤ ዓመት ከ2001 እስከ 2100 ዓም ድረስ የነበረው ክፍለ ዘመን ነበረ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "14292", "contents": "ሁለተኛ ጥፋት ከገበያ ቆሞ ማንቀላፋት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሁለተኛ ጥፋት ከገበያ ቆሞ ማንቀላፋት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ከባድ ጥፋት ይመስላል።"} {"id": "16242", "contents": "«አልወለድም» በደራሲ አቤ ጉበኛ ብዕር ተከሽኖ የቀረበና በ፲፱፻፶፭ ዓ.ም. ለሕትመት የበቃ ልብ ወለድ መጽሐፍ ነው። በ ፲፱፻፷፮ ዓ/ም ዳግም ለኅትመት የበቃው እና አብዮቱ በሀገሪቱ ሲቀጣጠል በኅብረተሰቡ ዘንድ በከፍተኛ ሁኔታ የተነበበው ‘አልወለድም’ ማንንም ሰው ከእናቱ ማሕጸን ጀምሮ ምኞትና ጥንቃቄ ሊለየው እንደማይገባ የሚያትት ሲሆን በመታየት ላይ ያለው እውነታ ግን አዳጋች የሆነና የሰው ዘር በድህነት ተወልዶ፣ አድጎ እና ኑሮው በድህነት እንደሚያልፍ ያሳያል። እንዲህ ያለው ሁኔታ አግባብ አለመሆኑንም ይቃወማል። መጽሐፉ የሰው ልጅ የሚደርስበትን መከራ በመቃወም ይሞግታል። የሰው ልጅ መብት በአግባቡ መጠበቅ እንዳለበት ያስረዳል። ናሽናል ቢብሊዮግራፊ ቡድን፣ መዝገበ ሕትመት ዳሰሳ፣ ቅፅ ፳፭፣ ቁጥር ፭፣ ፳፻ ዓ.ም.፣ ገፅ ፲፬ ^ የኢትዮጵያ ደራሲያን ማኅበር ለ’ሚሌኒዬም’ ካሳተመው አጀንዳ፤ http://www.ethioreaders.com/index.php"} {"id": "12486", "contents": "ብረት ወይም አይረን የንጥረ ነገሮች ሠንጠረዥ ውስጥ ኬሚካዊ ውክሉ Fe ነው። አቶማዊ ቁጥሩም 26 ነው። የጥንተ፡ንጥር ጥናት (ኬሚስትሪ) በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ ብረት የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ። (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "17088", "contents": "በአደባባይ ወተት በቤት ውስጥ ጉጠት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "17274", "contents": "ተለመደና ዶሮ መከሽከሽ እኝህ እናትሽ ሀሙስ ከች የአማርኛ ምሳሌ ነው። የለመደች ጦጣ ሁልጊዜ ሽምጠጣ"} {"id": "13326", "contents": "ቀጥተኛ ዝምድና ወይም ርቱዕ ወደረኛነት በሁለት መጠኖች መካከል አለ ማለት አንድኛው መጠን የሌላኛው ቋሚ ብዜት ሲሆን ነው። በሌላ ትምህርተ ሂሳብ አነጋገር የሁለቱ መጠኖች ንፅፅር ቋሚ ወይም ተመሳሳይ ሲሆን ማለት ነው። k = y / x {\\displaystyle k=y/x\\,}"} {"id": "14538", "contents": ""} {"id": "8358", "contents": "ፈረንሳይ፣ በይፋ የፈረንሳይ ሪፐብሊክ (ፈረንሳይኛ፡ ሪፐብሊክ ፍራንሣይዝ፣ ምዕራብ አውሮፓን እና የባህር ማዶ ክልሎችን እና በአሜሪካን እና በአትላንቲክ፣ ፓሲፊክ እና ህንድ ውቅያኖሶችን ያቀፈች አህጉር አቋራጭ ሀገር ነች። እና ከሜድትራንያን ባህር እስከ እንግሊዝ ቻናል እና ሰሜናዊ ባህር፤ የባህር ማዶ ግዛቶች በደቡብ አሜሪካ የፈረንሳይ ጊያና፣ በሰሜን አትላንቲክ ውቅያኖስ ሴንት ፒየር እና ሚኬሎን፣ የፈረንሳይ ዌስት ኢንዲስ እና በኦሽንያ እና በህንድ ውቅያኖስ ውስጥ ያሉ ብዙ ደሴቶች ይገኙበታል። በርካታ የባህር ዳርቻ ግዛቶች ፣ ፈረንሳይ በዓለም ላይ ትልቁ ብቸኛ ኢኮኖሚያዊ ቀጠና አላት ። ፈረንሳይ ከቤልጂየም ፣ ሉክሰምበርግ ፣ ጀርመን ፣ ስዊዘርላንድ ፣ ሞናኮ ፣ ጣሊያን ፣ አንድራ እና ስፔን በአውሮፓ እንዲሁም ኔዘርላንድስ ፣ ሱሪናም እና ብራዚል በአሜሪካ ትዋሰናለች። የተዋሃዱ ክልሎች (አምስቱ የባህር ማዶ ናቸው) በድምሩ 643,801 ኪ.ሜ. (248,573 ካሬ ማይል) እና ከ67 ሚሊዮን በላይ ሰዎች (ከግንቦት 2021 ጀምሮ) ይሸፍናሉ። ፈረንሳይ አሃዳዊ ከፊል ነው። -የፕሬዝዳንት ሪፐብሊክ ዋና ከተማ ፓሪስ ውስጥ, የአገሪቱ ትልቁ ከተማ እና ዋና የባህል እና የንግድ ማዕከል;"} {"id": "8364", "contents": "ሰነ ልሳን ቺኑዋ አቼቤ (ናይጄሪያ) አዪ ኩዌ አርማህ (ጋና) ናጊብ ማህፉዝ (ግብጽ) ሳህለሥላሴ ብርሀነማርያም (ኢትዮጵያ) ጸጋዬ ገብረ መድህን (ኢትዮጵያ) አማ አታ አዪዶ (ጋና) አሚልካር ካብራል (ጊኔ-ቢሳው) ንጉጊ ዋ ቲዮንጎ (ኬንያ) ናዲን ጎርድመር(ደቡብ አፍሪካ) ዎሌ ሾይንካ (ናይጄሪያ) ስነልሳን"} {"id": "14934", "contents": "ለትኋን ልጓም ማጉረስ ላፈኛ ሰው መመለስ አይቻልም የአማርኛ ምሳሌ ነው። አስቸጋሪ ነገርን የሚያሳይ።"} {"id": "15012", "contents": "ለደብተራ መቋሚያና ጭራ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "19206", "contents": "ኢኳቶሪያል ጊኔ የአለም ባንዲራዎች ሰንደቅ ዓላማ (ይህ ባንዲራዎች ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "19308", "contents": "ማስታወሻ፦ በቻይና ታሪክ ከ849 ዓመት ከክርስቶስ ልደት በፊት አስቀድሞ የሆኑት አመት ቁጥሮች ሁሉ አጠያያቂ ናቸው። ከ849 ዓክልበ. በኋላ ግን አመቶቹ በብዛት ሊወሰኑ ይቻላል። ከሥነ ቅርስ መጀመርያው የተረጋገጠው ንጉሥ ዉ ዲንግ ነው። ከ1200 ዓክልበ. የሆኑት ንግርተኛ አጥንቶች ጽሑፎች በኤሊ ቅርፊት ወይም በበሬ ትከሻ ላይ የጨረቃ ግርዶሽ ጊዜዎች ስለ ዘገቡ፣ የቻይና አጥኒዎች የዉ ዲንግን ዘመን ልክ ከ1258-1199 ዓክልበ. ወስነውታል። ኒዋ - የፉሢ ሚስት፣ ከማየ አይኅ አመለጠች ዮውቻው - ቤትን ማገንባት ያገኘ ስዊረን - የእሳት ጥቅም ያገኘ ፉሢ - ከሚስቱ ከኒዋ ጋራ ከማየ አይኅ አመለጠ። ከዚያ 115 ወይም 116 ዓመት እንደ ነገሠ ይባላል። «የነበልባል ነገሥታት» ፦ ሸንኖንግ (38 አመት)፣ ሊንኲ፣ ቸንግ፣ ሚንግ፣ ዥዕ፣ ከ፣ አይ፣ ዩዋንግ - 500 ዓመታት ያህል በጠቅላላ ይባላል ኋንግ ዲ (ጎንግሱን ሽወንዩወን) - የዮሾንግ መሪ፣ ያንዲ ዩዋንግን በባንጯን ውግያ አሸንፎ ዮሾንግንና ሸንኖንግን በኋሥያ አዋሀደ። 99 ዓመት ነግሠ። ሻውሃው - 84 አመት ነገሠ? (በቀርከሃ ዜና መዋዕል ዘንድ ምናልባት 7 ዓመት ብቻ ነገሠ) ዧንሡ - 78 አመት ነገሠ። የኅብረተሠብ ማሻሻሎች ሠራ ዲ ኩ - 60 ወይም 70 አመት ነገሠ (63 በቀርከሃ ዜና መዋዕል)፤ ትምህርት ቤቶች ሠራ ዲ ዥዕ - 9 ዓመት ያው - 99 አመት ነገሠ (በ73ኛው አመት ዙፋኑን ለተከታዩ ሹን መልቀቁን በቀርከሃ ዜና መዋዕል ይዘገባል) ሹን - 50 ዓመት፤ ሕግ አወጣ"} {"id": "18852", "contents": "ደቡባዊ ውቅያኖስ (እንግሊዝኛ: Southern Ocean) ደቡባዊውን የመሬት የውሃ ከአንታርክትካ ጋር የሚያጠቃልል ውቅያኖስ ነው። ይህ የውሃ አካል ከውቅያኖሶች በስፋቱ ፬ኛ ደረጃን ይይዛል። ውቅያኖስ ሕንድ ውቅያኖስ አትላንቲክ ውቅያኖስ ሰላማዊ ውቅያኖስ አርክቲክ ውቅያኖስ"} {"id": "2490", "contents": "1992 አመተ ምኅረት: መስከረም 4 ቀን - ኪሪባስ፣ ናውሩ እና ቶንጋ ደሴቶች ወደ ተባበሩት መንግሥታት ገቡ። ታኅሣሥ 21 ቀን - የፓናማ ካናል አስተዳደር ለፓናማ መንግሥት በውል ተዛወረ። እስከ ታኅሣሥ 21 ቀን 1992 ድረስ = 1999 እ.ኤ.አ. ከታኅሣሥ 22 ቀን 1992 ጀምሮ = 2000 እ.ኤ.አ."} {"id": "22128", "contents": "ድር ቢያብር አንበሳ ያስር የአማርኛ ምሳሌ ነው። ድር ቢያብር አንበሳ ያስር የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22140", "contents": "ድበላ አንዳንድ ጊዜ ይበላ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ድበላ አንዳንድ ጊዜ ይበላ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22782", "contents": "ድኩን ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።"} {"id": "22866", "contents": "ድብ (ሮማይስጥ ስም፦ Ursidae) በአንዳንድ አገር የሚገኝ አጥቢ እንስሳ አስተኔ ነው። ዝርያዎቹም፦ ቡናማ ድብ - አውርስያና ስሜን አሜሪካ የዋልታ ድብ - አርክቲክ ውቅያኖስ ዙሪያ ታላቅ ፓንዳ - ቻይና የእስያ ጥቁር ድብ - እስያ የአሜሪካ ጥቁር ድብ - ስሜን አሜሪካ የፀሐይ ድብ - ደቡብ-ምሥራቅ እስያ የስንፍና ድብ - ሕንድ ባለመነጽር ድብ - ደቡብ አሜሪካ"} {"id": "22944", "contents": "በርናርድ ሜልቭን ፓርከር (መጋቢት ፯ ቀን ፲፱፻፸፰ ዓ.ም. ተወለደ) ደቡብ አፍሪካዊ እግር ኳስ ተጫዋች ነው። በአሁኑ ጊዜ ለግሪኩ ክለብ ፓንሴራይኮስ ይጫወታል። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "22962", "contents": "ሪካርዶ ኦሶሪዮ ሜንዶዛ (መጋቢት ፳፩ ቀን ፲፱፻፸፪ ዓ.ም. ተወለደ) ወሓካ፣ ሜክሲካዊ እግር ኳስ ተጫዋች ነው። በአሁኑ ጊዜ ለሞንተሬይ በተከላካይነት ይጫወታል። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "23100", "contents": "ስንዳዲት ማርያም ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ከአለት የተፈለፈ ቤተ ክርስቲያን ነው።"} {"id": "31188", "contents": "ካርግ (ኮሪይኛ፦ 가륵፤ /ካ - ርግ/፣ በላቲን ፊደል Gareuk) በኮርያ ልማዳዊ አፈ ታሪክ በጥንታዊ ኮርያ (ጎጆሰን) የነገሠ ንጉሥ ወይም «ዳንጉን» ነበር። እርሱ ከአባቱ ዳንጉን ቡሩ መንግሥት ቀጥሎ ገዛ። በጠቅላላ ለ፵፭ ዓመታት(ምናልባት 1964-1919 ዓክልበ.) እንደ ነገሠ ይጻፋል። ከዚያ በኋላ ልጁ ኦሳጉ ተከተለው። በ1903 ዓም. በኮሪይኛ የተዘጋጀው ዜና መዋዕል ኋንዳን ጎጊ ስለዚሁ አፈታሪካዊ ዘመን መረጃ ይሰጣል፤ ሆኖም በብዙ የኮርያ መምህሮች ዘንድ ይህ መጽሐፍ እንደ ትክክለኛ ታሪክ አይሆንም። ካርግ ካደረጋቸው ሥራዎች መካከል ዋና ዋናዎቹ እንዲህ ናቸው፦ በ1964 ዓክልበ. ግድም የፀሐይ ግርዶሽ በኮርያ ታየ (13 ኦገስት 1956 ክ.በ. እ.ኤ.አ.)፤ በዚያም ቀን ቡሩ ዓረፈ፣ ካርግም ተከተለው። በ1963 ዓክልበ. ሕገ መንግሥቱን አወጣ በ1962 ዓክልበ. ካርግ ሚኒስትሩን «እልቦርግ» አዲስ ፊደል እንዲፈጠር አዘዘ። ከዚህ ቅድም በጠቀማቸው «ኖክዶ» ጽሕፈት እያንዳንዱ ፊደል የአጋዘን ዱካ ይመስል ነበር፣ ለማንበብ ግን ይከብድ ነበር። አዲሱ የተፈጠረው ኮሪይኛ ጽሕፈት «ካሪምቶ» ተባላ። በ1961 ዓክልበ ካርግ ሚኒስትሩን «ጎግል» የታሪክ መዝገቦች በአዲሱ ፊደል እንዲጻፉ አዘዘው። በ1958 ዓክልበ ካርግ የየውልያንግ (አሁን"} {"id": "31200", "contents": "ሉግ «ላምፋዳ» በአየርላንድ ልማዳዊ አፈ ታሪክ ዘንድ ከቱዋጣ ዴ ዳናን ወገን የአየርላንድ ከፍተኛ ንጉሥ ነበር። አባቱ የቱዋጣ ዴ አለቃ ክየን ሲሆን እናቱ ፎሞራዊት ኤጥኒው ነበረች። ክየን ልጁን ሉግን ለቀድሞው ፊር ቦልግ ንጉሥ ዮካይድ ማክ ኤይርክ ሚስት ለታይልቲው አሳዳጊነት ሰጠው ይባላል። ኑዋዳ ለ፳ ዓመታት ገዝቶ በ1474 ዓክልበ. ብሬስ በፎሞራውያን እርዳታ ተመልሶ ኑዋዳን ተዋግቶ በሁለተኛው የማግ ቱይረድ ውግያ ተሸነፈ። ሆኖም ኑዋዳ እራሱ በዚሁ ውግያ ተገድሎ የዛኔ ሉግ ተከተለው። ብሬስ ተማርኮ ለሕዝቡ ግብርና ቢያስተምር እንዲኖር ተፈቀደ። በኋላ ግን ሉግ በተንኮል ብሬስን ገደለው። እንደ ትውፊቱ፣ ሉግ ፫ መቶ የእንጨት ላሞች ሠርቶ በፋንዲያ ሞላቸው፣ ብሬስንም ተጋብዞ ከዚህ ሲጠጣ ሞተ። ሉግ ወደ አይርላንድ ካስገባቸው ልማዶች መካከል ፍድቀል (የሠንጠረዥ ዓይነት ጨዋታ)፣ ኳስ፣ እና የፈረስ እሽቅድድም ይጠቀሳሉ። በትውፊቶቹ ዘንድ የሉግ ጦር ግሩም ወይም ታምራዊ አይነት ነበር፤ ሲጣል ሁልጊዜ ዒላማውን አገኘና በቀጥታ ተመለሠ ይባላል። የዳግዳ ልጅ ኬርማይት ከሉግ ሚስት ጋር ካመነዘረ በኋላ ሉግ ኬርማይትን ገደለው። የኬርማይትም ልጅ ማክ ኲል ቂሙን በቅሎ ሉግን ገደለው። በሉግም ፋንታ የማክ ኲል አያት ዳግዳ (በትክክል «ዮካይድ ኦላጣይር») ተከተለው። ስለ ሉግ ብዙ ሌሎች ትውፊቶች አሉ። ከኬልቶች አምላክ ሉጉስ ጋር ግንኙነት እንዳለው ይታሥባል።"} {"id": "10476", "contents": "ፈሳሸ ኃጢአት፣ የኃጢአት ዘር ወይንም እርካተ ፈሳሽ (በእንግሊዝኛ sperm) ከሩካቤ ሥጋ ክንዋኔ በኋላ ከወንድ ብልት የሚፈስ ዘር ነው።"} {"id": "31032", "contents": "[[File:|250px| right| thumb|2 ቱኩልቲ-ኒኑርታ]] 2 ቱኩልቲ-ኒኑርታ ከ እስከ ዓክልበ. የአሦር ንጉሥ ነበረ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31050", "contents": "[[File:|250px| right| thumb|3 አሹር-ዳን]] 3 አሹር-ዳን ከ እስከ ዓክልበ. የአሦር ንጉሥ ነበረ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31068", "contents": "ሹ-ኒኑዓ በአሦር ነገሥታት ዝርዝር ዘንድ ለ14 ዓመታት (ከ1590 እስከ 1576 ዓክልበ. ገደማ) የአሦር ንጉሥ ነበረ። አንዳንድ ዘመናዊ ሊቃውንት ስሙን «ኪዲን-ኒኑዓ» ብለው ያንብቡታል። ሹ-ኒኑዓ የባዛያ ልጅ ሲባል ቀዳሚው ሉላያ «የዲቃላ ልጅ» ወይም «የማንም ልጅ ያልሆነ» ይባላል፤ ስለዚህ ሉላያ ነጣቂ ወይም እንደራሴ እንደ ነበር ይታስባል። የሹ-ኒኑዓ ተከታይ ልጁ 2 ሻርማ-አዳድ እንደ ነበር ይላል። ከዚህ ዘመን ምንም ሥነ ቅርስ ወይም ሌላ መረጃ የለንም።"} {"id": "31152", "contents": "ናክሰውንግ በኮሪያ የነገሠ ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31170", "contents": "ያው (ቻይንኛ፦ 尧) በቻይና አፈ ታሪክ የጥንታዊ ቻይና (ኋሥያ) ንጉሥ ነበር። የቀርከሃ ዜና መዋዕል በተባለው ጽሑፍ ዘንድ፣ ያው በአባቱ በዲ ኩ ዘመን «የታንግ ልዑል» የሚለው ማዕረግ ነበረው። ወንድሙ ዲ ዥዕ መጥፎ አድርጎ ለ9 ዓመት ከነገሠ በኋላ በ2133 ዓክልበ. ከዙፋኑ ተጣለና መንግሥቱ ወደ ያው ዞረ። ንጉሥ ያው እጅግ ጥበበኛ ሆኖ ወዲያው በመጀመርያው ዓመት የዘመን መቆጠሪያና የከዋክብት መቆጠሪያ ቁጠራ አዘዘ። በ12ኛው አመት (2122 ዓክልበ.) ቋሚ ሠራዊት በኋሥያ መሠረተ። በ15ኛው አመት (2119 ዓክልበ.) የጁሶ አውራጃ አለቃ ለኋሥያ ግዛት ተገዥ ሆነ። በ19ኛው አመት (2115 ዓክልበ.) የሥራዎች ሚኒስትር ሾመ። በ42ኛው አመት (2092 ዓክልበ.) ብሩህ ኮከብ ታየ። በ58ኛው አመት (2076 ዓክልበ.) ልጁን ዳንዡ ወደ ዳንሽዌ አባረረው። በ61ኛው አመት ከመኳንንቱ ጉን የተባለውን ሚኒስትር ሹሞት፣ ሆ ወንዝ በጎርፍ ምክንያት ሞልቶ ስለፈሰሰ እንዲያስተዳድረው አዘዘው። በ70ኛው አመት በ2064 ዓክልበ. ጉን ስላልቻለውም ሽሮት አዲስ ሚኒስትሩን ሹን እንደ ተከታይ ሰየመው፤ ከሴት ልጆቹም ሁለት ለሹን አጋባቸው። በ73ኛው አመት (2061 ዓክልበ.) ያው የኋሥያን ዙፋን ትቶ ለተከታዩ ለሹን ሰጠው። ከነገሠ በኋላ በሹን ዘመን ሌላ 28 ዓመታት እንደ ኖረ ይላል። ያው ከሞተ በኋላ በአገሩ ልቅሶ ምክንያት ለ3 አመት ዘፈን እንዳልተሰማ ሲማ ጭየን በጻፈው ሽጂ ይጨመራል። በሌሎች መዝገቦች ዘንድ፣ ንጉሥ ያው ልጁን ዳንዡ ለማስደሰት «ወይጪ» (ወይም «ጎ») የተባለውን ጨዋታ የፈጠረው ነበር። ዳንዡ ግን እንደ አባቱ ምግባረ ጥሩ ሳይሆን ግፈኛና ባለጌ ስለሆነ አባቱ ወደ ዳንሽዌ አባረረው ይባላል።"} {"id": "38856", "contents": "ቦጂ በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው። {{አቀማመጥ |align=center ቦጂ በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "33732", "contents": "ገደ ቢስ በአማርኛ ፈሊጣዊ አነጋገር የሆነ ዘይቤ ነው። ገድ ማለት እድል ሲሆን ቢስ ማለት የሌለው ማለት ነው። እገሌ ገደ ቢስ ነው። ሁልጊዜ ገንዘቡን ያጣል።"} {"id": "33786", "contents": "የአብየን እከክ ወደ እምየ ልክክ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያጠፋውን ትቶ ያላጠፋው ሰው ላይ ነገር ማላከክ።"} {"id": "40206", "contents": "7 March በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም የካቲት 28 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "40518", "contents": "22 April በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም ሚያዝያ 14 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "40596", "contents": "11 May በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም ግንቦት 3 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "40620", "contents": "24 May በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም ግንቦት 16 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "40656", "contents": "17 June በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም ሰኔ 10 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "35226", "contents": "ከአቅሜ በላይ ነው በትዕግስት ወይሶ በ፲፱፻፺፰ ዓ.ም. የወጣ የሙዚቃ አልበም ነው። ብሔራዊ ቢብሎግራፊ (መዝገበ ቀረፀ ድምፅ ወምስል)፤ ሰኔ ፲፱፻፺፰ ዓ.ም.፤ ገጽ 4 የሲዲ ሽፋን"} {"id": "46932", "contents": "ኦላንድ ደሴቶች (ስዊድኛ፦ Åland /ኦላንድ/፣ ፊንላንድኛ፦ Ahvenanmaa /አሕቨነንማ/) ከስዊድንና ፊንላንድ መካከል የሚገኝ የፊንላንድ ደሴቶች ግዛት ሲሆን ኗሪዎቹ የስዊድኛ ተናጋሪዎች ናቸው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "41358", "contents": "27 December በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) በዘመነ ማቴዎስ፣ በዘመነ ማርቆስና በዘመነ ሉቃስ ታኅሣሥ 18 ቀን ማለት ነው። በዘመነ ዮሐንስ ግን (ዘመነ ሉቃስ የሥግር ዓመት በመሆኑ) ታኅሣሥ 17 ቀን ላይ ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "44748", "contents": "አልባሴቴ ባሎምፕዬ በአልባሴቴ፣ እስፓንያ የሚገኝ እግር ኳስ ክለብ ሲሆን በሐምሌ ፳፮ ቀን ፲፱፻፴፪ ዓ.ም. ነው የተመሠረተው። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "47280", "contents": "ጀርዚ ከፈረንሳይ አገር አጠገብ የሚገኝ የዩናይትድ ኪንግደም ደሴት ነው። ከሌሎች ቅርብ ከሆኑት ትንንሽ ደሴቶች ጋራ የጀርዚ ጠቅላይ ግዛት ይባላል። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "36492", "contents": "የሮሜ መንግሥት በታሪክ ኃይለኛና ታላቅ መንግሥት ነበር። ከ750 ዓክልበ. እስከ 476 እ.ኤ.አ. በምዕራብ ኦዶዋከር እስካሻረው ድረስ ቆየ። በምሥራቅ ግን ተከታዩ ቢዛንታይን መንግሥት እስከ 1453 እ.ኤ.አ. ድረስ ቆየ። በአፈ ታሪክ ዘንድ፣ መጀመርያው የሮሜ መንግሥት በሮማ ከተማ በ750 ዓክልበ. በተኩላ ጉዲፈቻ በታደጉት ወንድማማች በሮሙሉስና ሬሙስ ተመሠረተ። እስከ 35 ዓክልበ. ድረስ የሮሜ መንግሥት በይፋ ሬፑብሊክ ሲሆን በ35 ዓክልበ. አውግስጦስ ቄሳር መጀመርያ ንጉሠ ነገሥት ሆነ።"} {"id": "47406", "contents": "ቨኔቶ የጣልያን ክፍላገር ነው። ዋና ከተማው ቬኒስ ነው።"} {"id": "47556", "contents": "ኤሚልያ-ሮማኛ (ጣልኛ፦ Emilia-Romagna) የጣልያን ክፍላገር ነው። ዋና ከተማው ቦሎኛ ነው።"} {"id": "47622", "contents": "ኒው ብረንዝውክ በካናዳ የሚገኝ ክፍላገር ነው። ዋና ከተማው ፍረድርክተን ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "47646", "contents": "ሸረሪት (Aranae) ከጋጥመ-ብዙ ክፍለስፍን ውስጥ የሆነ ክፍለመደብ ነው። ሸረሪት ባለ 8 እግሮች ፍጡር ሲሆን፣ እንደ ሦስት አጽቄ ወገን ሳይሆን ግን ምንም አንቴና የላቸውም። ከበርካታ ዝርያዎቹ መካከል አንዳንዱ በሃይለኛ መርዝ ሰውን ሊነክስ ሊጎዳ ወይም ሊገድል ይችላል። ሸረሪት ደግሞ ስለምትኖርበት ጎጆ ወይም ድር ትታወቃለች።"} {"id": "47670", "contents": "እንድርማሚት ወይም እንድርምሚት (Upupa) በኢትዮጵያና በብዙ አገራት የሚገኝ አዕዋፍ ወገን ነው። ዝርያዎች፦ የአውርስያ እንድርማሚት ወይም ተራ እንድርማሚት - በአውርስያና በአፍሪካ እስከ ኢትዮጵያ ድረስ የሚገኘው የአፍሪካ እንድርማሚት - በአፍሪካ ከኢትዮጵያ ደቡብ ይገኛል የማዳጋስካር እንድርማሚት - ማዳጋስካር ይገኛል የሰይንት ህሊና እንድርማሚት * - ድሮ በሴይንት ህሊና ደሴት ይገኝ ነበር፤ በ16ኛው ክፍለ ዘመን ጠፍቷል።"} {"id": "47682", "contents": "ዩካን በካናዳ የሚገኝ ግዛት ነው። ዋና ከተማው ዋይትሆርስ ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "1841", "contents": "ኮምፕዩተር ማለት ማንኛውንም ኢንፎርሜሽን ፕሮሰስ የሚያደርግ ማሽን ነው። ይህንም የሚያደርገው በተርታ የተቀመጡ ትዕዛዞች በመፈጸም ነው። ለብዙ ሰዎች ኮምፒዩተር ሲባል ዐዕምሯቸው ላይ የሚመጣው የግል (ፐርሰናል) ኮምፒዩተር ነው። ነገር ግን ኮምፒዩተር ሲባል በጣም ብዙ ነገሮችን ያጠቃልላል። ላፕቶፕ ፣ ዴስክቶፕ ፣ ማይክሮ-ኮምፒዩተር ፣ ሱፐር-ኮምፒዩተር ፣ ካልኩሌተር ፣ዲጂታል ካሜራ እና ሌሎችንም ያጠቃልላል። ቀድሞ አስሊ ማለት አንድ በሒሳባዊ ትዕዛዝ የተለያዩ የጥንት መሣሪያዎችን እየተጠቀመ ቁጥሮችን የሚያሰላ ሰው ነበር። እስከ 20ኛው ክፍለ-ዘመን ድረስ የተለያዩ ጠቃሚ መሣሪያዎች ተሰርተዋል። ከዛ በኋላ ትልልቅ ማሸኖች መሠራት ጀመሩ። እነዚህ ማሽኖች ከዛሬው ኮምፒዩተሮች(አስሊዎች) ጋር ሲወዳደሩ በጣም ትልቅና ቀርፋፋ ናቸው። ሜን ፍሪም ሱፐር ኮምፒዩተር ዎርክ ስቴሽን ማይክሮ ኮምፒዩተር-(ዴስክቶፕ፣ ላፕቶፕ፣ ፓልምቶፕ) ሚኒ ኮምፒዩተር ዋና የኮምፒየተር ዐይነቶች እንደሚከተለው ነው፦ የኮምፕዩተር የውስጥ ክፍሎች የሚከተሉት ናቸው፡- 1.ሞኒተር(የምንሰራውን ነገር እንዲያሳየን፤ምስል፣ጽሑፍ፣ ቪዲዮ ወይም ማንኛውም ነገር ሊሆን ይችላል) ሞኒተር 14 ኢንች፣ 15 ኢንች፣ ወዘተ. እየተባለ ይገላጻል፡፡ 14 ኢንች 15 ኢንች እያልን ስንናገር አለካኩ ከምስል ማሳያው አንድ ጥግ እስከ ሌላኛው ጥግ ያለውን ርቀት በመለካት ነው፡፡(ስዕሉን ይመልከቱ፡፡) በፊት የነበሩት የላፕቶፕና ዴስክቶፕ ኮምፒዩተሮች ሬሾ (ርዝመት ሲካፈል ለወርድ) 4በ3(በትክክል ሲጻፍ 4:3 ይሆናል) ነበር፡፡ አሁን ደግሞ የቲያትር ሞድ የሚባለው ባለ 16፡9 ሬሾ ወይም ዋይድ ስክሪን (widescreen) በመጠቀም ላይ ናቸው፡፡ 2.ማዘርቦርድ(እናት ሰሌዳ)(ሁሉም የኮምፕዩተር ክፍሎች(ዕቃዎች)የሚቀዳጁበት)"} {"id": "5171", "contents": "1 January 1577 - 7 September 1577 እ.ኤ.ኣ. = 1569 ዓ.ም. 8 September 1577 - 31 December 1577 እ.ኤ.ኣ. = 1570 ዓ.ም."} {"id": "5291", "contents": "1 January 1518 - 7 September 1518 እ.ኤ.ኣ. = 1510 ዓ.ም. 8 September 1518 - 31 December 1518 እ.ኤ.ኣ. = 1511 ዓ.ም."} {"id": "2153", "contents": "1 January 1951 - 11 September 1951 እ.ኤ.ኣ. = 1943 አ.ም. 12 September 1951 - 31 December 1951 እ.ኤ.ኣ. = 1944 አ.ም."} {"id": "4277", "contents": "ግሥላ (በባዮሎጂ ባለሞያዎች Panthera pardus በሚል ሮማይስጥ ሥያሜ የሚታውቀው) በእስያ፣ በአፍሪካ (ከነኢትዮጵያ) እና በመካከለኛው ምሥራቅ የሚገኝ አጥቢ አውሬ ነው። በእስያ የተገኘው ነብር የግስላ ቅርብ ዘመድ ሆኖ፣ በአነጋገር «ግስላ»ና «ነብር» የሚሉ ስሞች ሊለዋወጡ ይችላሉ። የአንድ ጎልማሳ ግሥላ ክብደት ከ35 እስከ 80 ኪ.ግ ሲደርስ በርዝመት ከ90 ሴ.ሜ እስከ 1,60 ሜ.ና በአፍሪካ የሚገኘው ዘር እስከ 1,90 ሜ ይደርሳል ። ከመሬት እስከ ሆዱ ከ50 እስከ 70 ሴ.ሜ ቁመት ሲኖረው ጭራው ደግሞ እስከ 100 ሴ.ሜ ርዝማኔ ያሳያል ። ሴቲቱ ከወንዱ አነስ ትላለች ። በዱር ሲኖር እስከ 10 አመት እንደሚኖር ሲታወቅ በሰው ተይዘው ሲኖሩ እስከ 20 አመት እድሜ ያስመዘገቡ ግሥሎች አሉ። ^ Cat Specialist Group (2002). Panthera pardus. 2006 IUCN Red List of Threatened Species. IUCN 2006. Retrieved on 12 May 2006. Database entry includes justification for why this species is of least concern ግስላ ነብር ምስሎችን"} {"id": "48228", "contents": "የካሬሊያ ሪፐብሊክ በሩሲያ ውስጥ የሚገኝ ክፍላገር («ሪፐብሊክ») ነው።"} {"id": "48234", "contents": "ስሜን ኦሤትያ-አላኒያ በሩሲያ ውስጥ የሚገኝ ክፍላገር («ሪፐብሊክ») ነው።"} {"id": "4541", "contents": "1 January 1891 - 10 September 1891 እ.ኤ.ኣ. = 1883 ዓ.ም. 11 September 1891 - 31 December 1891 እ.ኤ.ኣ. = 1884 ዓ.ም."} {"id": "4595", "contents": "1 January 1864 - 9 September 1864 እ.ኤ.ኣ. = 1856 ዓ.ም. 10 September 1864 - 31 December 1864 እ.ኤ.ኣ. = 1857 ዓ.ም."} {"id": "4607", "contents": "1 January 1858 - 9 September 1858 እ.ኤ.ኣ. = 1850 ዓ.ም. 10 September 1858 - 31 December 1858 እ.ኤ.ኣ. = 1851 ዓ.ም."} {"id": "4613", "contents": "1 January 1855 - 10 September 1855 እ.ኤ.ኣ. = 1847 ዓ.ም. 11 September 1855 - 31 December 1855 እ.ኤ.ኣ. = 1848 ዓ.ም."} {"id": "5717", "contents": "1 January 1308 - 5 September 1308 እ.ኤ.ኣ. = 1300 ዓ.ም. 6 September 1308 - 31 December 1308 እ.ኤ.ኣ. = 1301 ዓ.ም."} {"id": "5723", "contents": "1 January 1305 - 5 September 1305 እ.ኤ.ኣ. = 1297 ዓ.ም. 6 September 1305 - 31 December 1305 እ.ኤ.ኣ. = 1298 ዓ.ም."} {"id": "46398", "contents": "ማርን ወንዝ (Marne) በስሜን ፈረንሳይ የሚፈስስ ወንዝ ነው።"} {"id": "48468", "contents": ""} {"id": "50526", "contents": "፷፰ ፤ ከፍጥረት ሁሉ እንደሚቀድም እንደ አዳም አንድ የምንል አይደለም በባሕርዪው አንድ ሲሆን ሦስት ነው እንላለን እንጂ ። ፷፱ ፤ ክፉዎች አይሁድ ባለማወቃቸው የእግዚአብሔርን ገፅና አካል አንድ ነው የሚሉ በደለኞችን የይስማኤል ወገኖችንም እነሆ እንሰማቸዋለን ልቦናቸውን ያሳወሩ ናቸው ። ፸ ፤ አምላኮቻቸውም ብዙ አጋንንቶቻቸው ብዙ የሆኑ በጣዖት የሚያመልኩ አረማውያንን እንሆ እናያቸዋለን ። ፸፩ ፤ እኛ ግን በጎ ጐዳና የሚያስተምሩትን እንከተላለን ። ሐዋርያት እንዲህ እያሉ እንዳስተማሩን ። ፸፪ ፤ አብ ፀሐይ ነው ወልድ ፀሐይ ነው መንፈስ ቅዱስም ፀሐይ ነው ። ከሁሉ በላይ የሚሆን አንድ የእውነት ፀሐይ ነው ። ፸፫ ፤ አብ እሳት ነው ወልድ እሳት ነው መንፈስ ቅዱስም እሳት ነው ። በልዕልና ያለ አንድ የሕይወት እሳት ነው ። ፸፬ ፤ አብ ጎሕ ነው ወልድ ጎሕ ነው መንፈስ ቅዱስም ጎሕ ነው ። በብርሃኑ ፀዳል ጨለማ የራቀበት አንድ የጧት ጎሕ ነው ። ፸፭ ፤ አብ ጒንደ ወይን ነው ወልድ ጒንደ ወይን ነው መንፈስ ቅዱስም ጒንደ ወይን ነው ። ዓለሙ ሁሉ የጣፈጠበት አንድ የሕይወት ወይን ነው ። ፸፮ ፤ አብ ሐሊብ ነው ወልድ ሐሊብ ነው መንፈስ ቅዱስም ሐሊብ ነው ። ጭማሪ የሌለበት አንድ ሐሊብ እርሱ ነው ። ←ወደ ገፅ ፲ ወደ ገፅ ፲፪→"} {"id": "49056", "contents": "ጃርኸንድ በምሥራቅ የምትገኝ የሕንድ ክፍላገር ናት።"} {"id": "16901", "contents": "ለሰው ልጅ አንስቶች፣ ሴቶች ይዩ። ሴት ወይም እንስት የአንድ ፍጥረት ጾታ ነው። ወንድ እና ሴት የሚሉት ባሕርያት ለእንስሳት ብቻ ሳይወሰን ለተክሎች እና ለሌሎችም ፍጥረታት ይሠራል። በእንስሳት፣ ሴት ጾታ በሚለዩ ፍጥረታት ዘንድ በወንዱ የሚዳብሩ እንቁላሎችን የምታመርት ፍጥረት ናት። ሴት ወንድ በሌለበት በራሷ መራባት አትችልም።"} {"id": "49158", "contents": "ሳንኮሬ ማድራሣ በቲምቡክቱ፣ ማሊ መንግሥት፣ ከ981 እስከ 1585 ዓም ያህል የቆየ የእስልምና መስጊድና ከፍተኛ ትምህርት ተቋም ወይም ዩኒቨርሲቲ ነበረ። ከቲምቡክቱ ዩኒቨርሲቲ ሦስት ተቋማት መጀመርያው የተመሠረተው ነበር። መስጊዱ የተመሠረተው በ981 ዓም በቲምቡክቱ ዳኛ በአል-ቃዲ አቂብ ነበረ። ከ1100 ዓም ያህል በፊት በአንዲት ሀብታም ማንዲንካ ወይዘሮ እርዳታ፣ ሕንጻው ሰፊ ማድራሣ (ተቋም) ሆነ። ያንጊዜ የአውሮፓ ትልቅ ዩኒቨርሲቲዎች ገና ምንም ሳይኖሩ፣ ለአፍሪካ ከፍተኛ ደረጃ ተማሮች ግን የእስላም ማድራሦች በቲምቡክቱ፣ በካይሮ እና በሞሮኮ ተገኝተው ነበር። በ1200 ዓም ግድም የተማሮች ቁጥር 25,000 ነበር፤ የከተማውም ሕዝብ ቁጥር ያንጊዜ 100,000 ነበር። በተለይ ከ1300 ዓም በኋላ በጣም ስመ ጥሩ ትምህርት ተቋም ሆነ። የተቋሙ መደበኛ ቋንቋ አረብኛ ነበር። በተማሮች መጀመርያ ዓመት ቁራኑን ሙሉ በአረብኛ ከልብ መዳግም ነበረባቸው። ዋና የጥናት ዘርፎች እስልምና፣ ቁራን፣ ሕግና ሥነ ጽሑፍ ነበሩ። በተጨማሪ ሕክምና፣ ቀዶ ጥገና፣ ሥነ ፈለክ፣ ትምህርተ ሂሳብ፣ የተፈጥሮ ሕግጋት ጥናት፣ የጥንተ ንጥር ጥናት፣ ፍልስፍና፣ የቋንቋ ጥናት፣ መልክዓ ምድር፣ ታሪክና ሥነ ጥበብ ጥናቶች አስተማሩ። ከዚያ በላይ ተማሮች ንግድ ወይም ሙያ ይማሩ ነበር፦ አናጢነት፣ ግብርና፣ አሣ ማጥመድ፣ ግንባታ፣ ጫማ መሥራት፣ ልብስ ሰፊነት፣ ወዘተ."} {"id": "51054", "contents": "መጥፎ ድመት (በእንግሊዝኛ: Bad Cat, ቱርክኛ: Kötü Kedi Şerafettin) ከ2016 እ.ኤ.አ. የሆነ የቱርክ አኒሜሽን ፊልም ነው።"} {"id": "14303", "contents": "ሁለት አይወዱም ከመነኮሱ አይወልዱም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሁለት አይወዱም ከመነኮሱ አይወልዱም የአማርኛ ምሳሌ ነው። \"ዳቦን መብላት እና ሳይገመጥ ማቆየት አይቻልም\" ከሚለው የእንግሊዝኛ አባባል ጋር የሚሄድ ነው።"} {"id": "14975", "contents": "ለከለላ ጥላ ቢርብህ ብላ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "52326", "contents": ""} {"id": "17915", "contents": "ስለማያምኑበት መሟገት ለድል አያበቃም"} {"id": "17921", "contents": "የአፍ ወለምታ በቅቤ አይታሽም"} {"id": "20717", "contents": "ወልዶ አይስም ዘርቶ አይቅም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "17957", "contents": "ተው ፈረሴን ለጉም አይዘነጉም ለሴትና ለጉም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "18017", "contents": "ተግደርዳሪ ቀላዋጭ ቀባጣሪ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "15965", "contents": "ሴትን ያመነ ጉም የዘገነ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሴቶች አይታመኑም የሚል ኋላ ቀር አስተያየት።"} {"id": "11729", "contents": "ጥቅምት ፱ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፴፱ኛው እና የመፀው ፲፬ኛው ዕለት ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በዘመነ ሉቃስ ፫፻፳፯ ዕለታት ሲቀሩ፤ በዘመነ ዮሐንስ ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፫፻፳፮ ዕለታት ይቀራሉ። ፲፱፻፭ ዓ/ም የቀድሞዋ የኦቶማን ንጉዛት ቅኝ፣ ትሪፖሊ ወደኢጣልያ ቅኝ ግዛትነት ተዛወረች። ፲፱፻፳፰ ዓ/ም የዓለም መንግሥታት ማኅበር በግፍ ኢትዮጵያን በወረረችው ፋሺስት ኢጣልያ ላይ የዱኛ ማዕቀብ ውሳኔ አስተላለፈ። ፲፱፻፶፰ ዓ/ም - የአሜሪካ መንግሥት ለፍንጫ ወንዝ ልማት የተመደበ ፸፭ ሚሊዮን ብር የብድር ውል ከኢትዮጵያ ንጉዛት ጋር ተፈራረመ። ፲፱፻፷፯ ዓ/ም - የኅብረተ-ሰብአዊት ኢትዮጵያ ጊዜያዊ ወታደራዊ መንግሥት፣ የቀድሞ የንጉሠ ነገሥቱን መንግሥት ባለሥልጣናት የሚዳኝ ወታደራዊ የፍትሕ ሸንጎ መሠረተ። ፲፱፻፸፱ ዓ/ም የሞዛምቢክን ፕሬዚደንት ሳሞራ ማሼልን እና አብረዋቸው የሚጓዙ ፴፫ ሰዎችን የጫነው አየር ዠበብ በአገሪቱ ውስጥ ሌቦምቦ ተራራ ጋር ሲጋጭ ተሳፋሪዎቹ ሕይወታቸው አልፏል። ፲፱፻፺፰ ዓ/ም የቀድሞው የኢራቅ ፕሬዚደንት ሳዳም ሁሴን በነፍሰ ገዳይነት እና በሰፊው በሰው ልጅ ላይ ወንጀል ሠርተዋል በመባል ፍርድ ቤት ሲቀርቡ፣ ከተከሰሱባቸው ወንጀሎች ሁሉ ነፃ መሆናቸውን መሰከሩ። ፲፱፻፺፱ ዓ/ም በከፍተኛ ወንጀል ተጠርጥረው በፖሊስ የሚፈለጉ ኢትዮጵያውያንን በሞያሌ በኩል ሸኝተው ለማስኮብለል የሞከሩ የውጭ ዜጋ የሆኑ ሁለት የአውሮፓ ኮሚሽን ሠራተኞች በወንጀል ከተጠረጠሩት ኢትዮጵያውያን ጋር በዛሬው እለት እጅ ከፍንጅ ተያዙ ከተባለ በኋላ የኢሚግሬሽንና ዜግነት ዋና መምሪያ ይህን ህገ ወጥ ተግባር የፈፀሙት ሁለቱ የውጪ ዜጎችም ከአገር እንዲወጡ መወሰኑን ገለፀ፡፡ ፲፬፻፪ ዓ/ም - ዓፄ ዳዊት ንጉሠ ዘኢትዮጵያ አረፉ ፲፱፻፸፪ ዓ.ም.ስመ ጥሩው የቡልጋ ተወላጅ አርበኛና የጥንታዊት ኢትዮጵያ ጀግኖች አርበኞች ማኅበር ሊቀ መንበር፣ ደጃዝማች ኪዳኔ ወልደመድኅን በ ፷፬ ዓመታቸው መስኮብ ላይ አረፉ። ፲፱፻፸፱ ዓ/ም የሞዛምቢክ ፕሬዚደንት ሳሞራ ማሼል በዓየር ዠበብ አደጋ ሞቱ። ፳፻፬ ዓ/ም - አምባገነኑ የሊቢያ ፕሬዚደንት ሙአማር ጋዳፊ ከሁለት ወራት በፊት በሕዝባዊ አብዮት ከሥልጣን ተወግዶ ተሸሽጎ ከከረመ በኋላ በዛሬው ዕለት በተወለደበት ሥፍራ አካባቢ ተገኝቶ በአብዮቱ ሠራዊት ተገደለ። (እንግሊዝኛ) http://en.wikipedia.org/wiki/October_19 (እንግሊዝኛ) P.R.O., FO 371/190144 Annual Review of 1965 {{en]] P.R.O., FCO 371/1829 - ANNUAL REVIEW FOR ETHIOPIA FOR 1974"} {"id": "21455", "contents": "የየጁ ደብተራ ቅኔ ቢያልቅበት ቀረርቶ ጨመረበት የአማርኛ ምሳሌ ነው። የየጁ ደብተራ ቅኔ ቢያልቅበት ቀረርቶ ጨመረበት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22013", "contents": "ዲያቆን ሲጠግብ በጧፍ ይማታል ወይፈን ሲቦርቅ ድንበር ያፈርሳል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዲያቆን ሲጠግብ በጧፍ ይማታል ወይፈን ሲቦርቅ ድንበር ያፈርሳል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22031", "contents": "ዳኛ ሲቆጣ ማር ይዞ ከደጁ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዳኛ ሲቆጣ ማር ይዞ ከደጁ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21773", "contents": "ያብዬን እከክ ወደ እምዬ ላከከ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያብዬን እከክ ወደ እምዬ ላከከ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21779", "contents": "ያንበሳ ማላጅ ጋማ ይዞ ጅብን መውጋት አህያን ተገን ይዞ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያንበሳ ማላጅ ጋማ ይዞ ጅብን መውጋት አህያን ተገን ይዞ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22235", "contents": "ጅብ እስኪነክስ ያነክስ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ጅብ እስኪነክስ ያነክስ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "18935", "contents": "የስያትል መንግስታዊ ትምህርት ቤቶች (እንግሊዝኛ፦ Seattle Public Schools) በስያትል ከተማ በአሜሪካ በዋሽንግተን ክፍለ ሀገር የሚገኝ የሕዝብ ትምህርት ቤት ሥርዓት ነው። ሥራዓቱ በ1867 እ.ኤ.አ. የተመሠረተ ሲሆን በአሁኑ ጊዜ የሚመራው በዶ/ር ሱዛን ኤንፊልድ ነው። በ2006-07 እ.ኤ.አ. 45,581 ተማሪዎችና 2,663 አስተማሪዎች ነበሩት። በ2007 እ.ኤ.አ.፣ ሥርዓቱ 58 የ፩ኛ ደረጃ፣ 8 የከፍተኛ ፩ኛ ደረጃ (እስከ ስምንተኛ ክፍል)፣ 10 መካከለኛ ደረጃ እና 12 ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶችን አካቷል። በተጨማሪም ዘጠኝ ልዩ ትምህርት ቤቶች አሉት። ^ Washington State Office of the Superintendent for Public Instruction, Washington State Report Card 2007-08, Washington State OSPI, August 26, 2008. Accessed online 2008-09-16.(እንግሊዝኛ) ^ Washington State Office of the Superintendent for Public Instruction, Total Enrollment Gender & Ethnicity Report, Washington State OSPI, January 25, 2008. Accessed online 30 May 2008.(እንግሊዝኛ) በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ Seattle Public Schools የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ። የስያትል መንግስታዊ ትምህርት ቤቶች የስያትል መንግስታዊ ትምህርት ቤቶች (እንግሊዝኛ)"} {"id": "22733", "contents": "እንጎችት Stephania abyssinica ወይም ያይጥ ሐረግ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው። ሌሎች ስሞች በአንዳንድ ምንጭ «ክብ ቅጠል» እና «እጸ ኢየሱስ» ተገኝተዋል። «መሬት ለመሬት የሚሳብ ሐረጉ ቅጠሉ ክብነት ያለው።» - አቢሲኒካ የመላው እንጎችት ተክል ውጥ የላም ደዌ ጡት፣ በሰውም ቂጥኝ እና ቁርባ ለማከም ይጠቀማል ከዚህም በተጨማሪ ምስጢረ ጥበብ የሚገልፅበት መንገድ አለው ። በሌላ ጥናት እንደ ተዝገበ፣ የቅጠልና የአገዳው ጭማቂ ለሆድ ቁርጠት መጠጣት፣ የአገዳው ለጥፍ ለኪንታሮት መለጠፍ፣ በተደቀቀው ቅጠል መታጠብ ለ«ግርፍታ» (ትኩሳት፣ ራስ ምታት) ማከም ይጠቀሳል። የሥሩ ዱቄት በጤፍ ተጋግሮ ለቁርጥማት፣ ሪህ፣ አንጓ ብግነት ይበላል። ^ አማረ ጌታሁን - SOME COMMON MEDICINAL AND POISONOUS PLANTS USED IN ETHIOPIAN FOLK MEDICINE March 1976 እ.ኤ.አ. ^ የዘጌ ልሳነ ምድር ባህላዊ መድሃኒት ጥናት 1999 ዓም ከጥላሁን ተክለሃይማኖት፣ ሚሩጸ ጊዳይ፣ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ^ የፍቼ፣ ኦሮሚያ ባህላዊ መድሃኒት ጥናት 2006 ዓም ከዓቢዩ እኒየው እና ሌሎች፣ ጎንደርና አዲስ አበባ ኡኒቨርሲቲዎች ሥነ ፍጥረት ኮሌጆች"} {"id": "22745", "contents": "ኮረሪማ (Aframomum corrorima) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው። የኮረሪማ ጥቅም"} {"id": "12077", "contents": "ወልወል በምሥራቅ ኢትዮጵያ ፥ በሶማሌ ክልል ውስጥ የምትገኝ ከተማ ነች ። ከተማዋ ከባህር ወለል በአምስት መቶ ሰባ ሜትር ከፍታ ላይ የምትገኝ ስትሆን 7°03′ ሰሜን ኬክሮስ እና 45°24′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ትገኛለች። ኅዳር ፲፬ ቀን ፲፱፻፳፯ ዓ/ም በኦጋዴን ክልል በኢትዮጵያ እና በኢጣሊያዊ ሶማልያ ያለውን ድንበር እንዲያሠምሩ የተላኩት የብሪታንያ እና የኢትዮጵያ ልዑካን በዚሁ ክልል ውስጥ ለሥራ ይዘጋጁ ነበር። በዚህ ጊዜ ‘ሙስቲ’ በሚባል የኢጣሊያ መቶ ዓለቃ የሚታዘዙ ሁለት መቶ ሶማሌያዊ ወታደሮች የኢትዮጵያን ድንበር ጥሰው፤ ከሺህ በላይ የውሐ ጉድጓዶች የነበሯትን፤ በኢትዮጵያ ክልል ውስጥ ያለችውን ወልወልን ከበዋት ተገኙ። በወቅቱ የኦጋዴን ገዥ የነበሩት የፊታውራሪ ሺፈራው ወታደሮችና የኢጣልያን ወገን በሚመራው በሻለቃ ቺማሩታ ወታደሮች ለሁለት ሣምንታት ከተፋጠጡ በኋላ በኢትዮጵያና በፋሽስታዊ ኢጣልያ መካከል ለአምሥት ዓመታት የተከተለው ጦርነት ክብሪት ተጫረ። የፋሺስት ኢጣሊያ መሪ ቤኒቶ ሙሶሊኒ ለብዙ ዓመታት አገራችንን በኃይል ወርሮ ቅኝ ግዛት ለማድረግ ሲያቅድ የነበረውን ዓላማ በዚህ ግፍ ካካሄደ በኋላ በዓመቱ በጥቅምት ፲፱፻፳፰ ዓ.ም. በዚያው በኦጋዴን መሥመር ወረረ።"} {"id": "22901", "contents": "ከመስከረም 1947 እስከ ነሓሴ 1961 በሰዓሊና ገጣሚ ገብረ ክርስቶስ ደስታ የተጻፉ ግጥሞች ከዚህ በታች በፒዲኤፍ ሰፍረዋል፡ ይህን ፋይል ለፈቀዱ ለአቶ አምሐ አስፋው (ዶ/ር)"} {"id": "8075", "contents": "1 January 131 - 28 August 131 እ.ኤ.ኣ. = 123 ዓ.ም. 29 August 131 - 31 December 131 እ.ኤ.ኣ. = 124 ዓ.ም."} {"id": "23009", "contents": "ሰኔ ፯ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪፻፸፯ኛው ቀን ሲሆን የፀደይ (በልግ)ወቅት ፸፪ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፹፱ ቀናት፣ በዘመነ ዮሐንስ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፹፰ ቀናት ይቀራሉ። ፲፱፻፴፪ ዓ/ም - የናዚ ጀርመን ወራሪ ሠራዊት የፈረንሳይን መዲና ፓሪስን ተቆጣጠሩ። ፲፱፻፷፭ ዓ/ም - የስዊድን መንግሥት በአዲስ አበባ የመሥፍነ ሐረር መታሰቢያ ሆስፒታል (አሁን ጥቁር አንበሳ ሆስፒታል) እና የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ዩኒቨርሲቲ የሕክምና ትምህርት ማዕከል ማስከፈቻ የሚሆን የአምሥት ነጥብ አራት ሚሊዮን የኢትዮጵያ ብር ብድር ለመስጠት ስምምነት ፈረመ። ፲፱፻፳ ዓ/ም - የአርጀንቲና ተወላጁ የአብዮት መሪ ኤርኔስቶ ‘ቼ’ ጌቫራ በዚህ ዕለት ተወለደ። ፲፱፻፳ ዓ/ም - የዕመት ሲልቪያ ፓንክኸርስት እናት ኤመሊን በዚህ ዕለት አረፉ። (እንግሊዝኛ) http://en.wikipedia.org/wiki/June_13 (እንግሊዝኛ) http://news.bbc.co.uk/onthisday/hi/dates/stories/june/14/newsid_4485000/4485727.stm (እንግሊዝኛ) P.R.O., FCO 371/1660 - ANNUAL REVIEW FOR ETHIOPIA FOR 1973"} {"id": "8525", "contents": "ኢቫን ቱርጌኔቭ የሩስያ ጸሐፊ ነበር። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "8765", "contents": "ኅዳር ፲፪ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፸፪ተኛው እና የመፀው ወቅት ፵፯ተኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፪፻፺፬ ቀናት በ ዘመነ ዮሐንስ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፪፻፺፫ ቀናት ይቀራሉ። ይህን ዕለት የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን እምነት ተከታዮች፣ ቅዱስ ሚካኤል ሕዝበ እስራኤልን ከግብጽ ምድር ጀምሮ ከነዓን እስኪገቡ ድረስ እየመራ እየጠበቀ አብሯቸው በመጓዝ ምድረ ዕርስት እንዲገቡ ያደረገበት መታሰቢያ በማድረግ በየዓመቱ ያከብሩታል። ፲፬፻፸ ዓ/ም - የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት ዓፄ በእደ ማርያም፤ የዓፄ ዘርአ ያዕቆብ ልጅ በተወለዱ በ ሠላሳ ዓመታቸው፤ በነገሡ በአሥር ዓመታቸው ባልታወቀ ህመም ሞቱ። ልጃቸው ዓፄ እስክንድር ወይም ዳግማዊ ቆስጠንጢኖስ ተተክተው ነገሡ። ፲፰፻፸ ዓ/ም - አሜሪካዊው የሰገላዊ-ፈጠራ ሰው ቶማስ አልቫ ኤዲሰን ድምጽን መቅረጽና መልሶ ማሰማት የሚያስችለውን “ፎኖግራፍ” የተባለውን ፈጠራውን አሳየ። ፲፰፻፸፪ ዓ/ም - የልዑል ዓለማየሁ ቴዎድሮስ ሥርዓተ ቀብር በእንግሊዝ 'ዊንድሰር ካስል' ቅዱስ ጊዮርጊስ ፀሎት ቤት ተመፈጸ። ፲፱፻፸፪ ዓ/ም - የኢራን ሃይማኖታዊ-መሪ አያቶላ ኾሜኒ በአሜሪካ ላይ ያላቸውን የጥላቻ መልዕክት የራዲዮ ስርጭት ተከትሎ፤ በፓኪስታን ርዕሰ ከተማ እስላማባድ አክራሪ አመጸኞች የአሜሪካን ኤምባሲ በእሳት ሲያወድሙት አምሥት ሰዎችም ሕይወታቸውን አጥተዋል። ፲፱፻፹፬ ዓ/ም - የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የፀጥታ ምክር ቤት የግብጽ ተወላጅ የሆኑትን ቡትሮስ ቡትሮስ ጋሊን ለድርጅቱ ስድስተኛ ዋና ጸሐፊነት መረጣቸው። ፲፱፻፺፭ ዓ/ም - “የሰሜን አትላንቲክ የቃል-ኪዳን ድርጅት” (ኔቶ-NATO) ሰባት የቀድሞው የ”ምሥራቃዊ ኃይል” አባላት አገሮችን ለድርጅቱ አባልነት ጋበዛቸው። የተጋበዙት አገሮች፦ ቡልጋሪያ፣ ኤስቶኒያ፣ላትቪያ፣ ሊቱዌኒያ፣ ሩማንያ፣ ስሎቫኪያ እና ስሎቬኒያ ናቸው። ፲፮፻፹፯ ዓ/ም - ታላቁ ጸሐፊና ፈላስፋው የፈረንሳይ ዜጋ፣ ፍራንሷ ቮልቴር በዚህ ዕለት ተወለደ። መርስዔ ኀዘን ወልደ ቂርቆስ፤ ዕለታዊ የታሪክ ድርጊት - የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን የመጀመሪያው ፓትረያርክ (፲፱፻፶፩ ዓ/ም) ^ http://ethiopianorthodox.org/amharic/archivee/angeles/stmichael.pdf (እንግሊዝኛ) http://news.bbc.co.uk/onthisday/hi/dates/stories/november/21/newsid_4187000/4187184.stm"} {"id": "8789", "contents": "ታኅሣሥ 24 ቀን - የጃፓን-ሩስያ ጦርነት፡ ጃፓን ፖርት አርሰር ከሩስያ ማረከ። ጥር 14 ቀን - ብዙ ሰላማዊ ሰልፈኞች በሰይንት ፒተርስቡርግ ሩስያ በፖሊስ ተገደሉ። የካቲት 26 ቀን - የሩስያ ሠራዊት በሙክደን ውግያ በጃፓን ተሸነፈ። መጋቢት 26 ቀን - በምድር መንቀጥቀጥ በህንድ 20,000 ሰዎች ሞቱ። ግንቦት 20 ቀን - ጃፓን የሩስያን መርከብ ኃይል አጠፋ። ግንቦት 30 ቀን - የኖርዌይ ምክር ቤት ነጻነት ከስዊድን አዋጀ። ነሐሴ 26 ቀን - በካናዳ ውስጥ አልቤርታና ሳስካቸዋን አዳዲስ ግዝቶች ሆኑ። ነሐሴ 30 ቀን - ጃፓን በሩሲያ ላይ አሸንፎ በፖርትስመስ ኒው ሃምፕሽር ውል ተፈራረሙ። ያልተወሰነ ቀን፦ ጣልያኖች ተከራይተው የነበረውን ሞቃዲሾን በዋጋ ገዙትና የጣልያ ሶማሊያ መቀመጫ ሆነ። ፈረንሳይ ከተደገፉት ሃይማኖቶች ተለየ። በኬንያ ዋና ከተማ ከሞምባሳ ወደ ናይሮቢ ተዛወረ። ዮፍታሄ ንጉሴ"} {"id": "31307", "contents": "'ኬላቅ ማክ ማይሌ ኮባ የ አየርላንድ ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "40775", "contents": "10 August በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም ነሐሴ 4 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "31355", "contents": "'ዶምናል ኢልገልጣቅ የ አየርላንድ ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "30929", "contents": "ሜሴውስ የእስፓንያ ንጉሥ ነበረ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "30953", "contents": "ጥራክያ በጥንት ከግሪክ ስሜን የኖሩት የጥራክያውያን አገር ነበረ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31445", "contents": "'ዦው ዩወን የ ቻይና ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31601", "contents": "ሐምሌ ፲፭ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፫፻፲፭ኛው ቀን ሲሆን የክረምት ወቅት ፳ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፶፩ ቀናት፣ በዘመነ ዮሐንስ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፶ቀናት ይቀራሉ። ፲፱፻፷፮ ዓ/ም - በኢትዮጵያ አብዮታዊ ፍንዳታ የልጅ እንዳልካቸው መኮንን መንግሥት ከወደቀ በኋላ ምትካቸው ልጅ ሚካኤል ዕምሩ በዚህ ዕለት ጠቅላይ ሚኒስትርነት ተሾሙ። ፲፱፻፷፮ ዓ/ም - የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት መንግሥት እና የካታር መንግሥት በመካከላቸው የዲፕሎማቲክ ግንኙነት ለመመሥረት ተስማሙ። (እንግሊዝኛ) P.R.O., FCO 371/1829 - ANNUAL REVIEW FOR ETHIOPIA FOR 1974"} {"id": "31625", "contents": "ካምፖራ ሳን ጆቫኒ (ጣልያንኛ፦ Campora San Giovanni) (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "9773", "contents": "የፕዌርቶ ሪኮ ነጻነት ፓርቲ (እስፓንኛ፡- Partido Independentista Puertorriqueño /ፓርቲዶ ኢንደፔንደንቲስታ ፕዌርቶሪኬኖ/ ወይም PIP) የፕዌርቶ ሪኮ ፖለቲካ ወገን ነው። ዋና ዓላማቸው ፕዌርቶ ሪኮ ነጻነቱን ከዩናይትድ ስቴትስ እንዲያገኝ ነው። (እስፓንኛ) Partido Independantista puertoriqueño - Spanish (እንግሊዝኛ) Puerto Rican Independence Party - English"} {"id": "12343", "contents": "ፓፓያ (ወይም ፓፓዬ) የፍራፍሬ እና የዛፍ አይነት ነው። የዛፉ ፍሬ እንደ ሀብሀብ ወይም አቡካዶ ይመስላል። በተፈጥሮ የተገኘው በሜክሲኮ ሲሆን፣ ዛሬውኑ በአፍሪካ፣ በእስያ፣ ሙቅ አየር ወዳለበት አገር ሁሉ ገብቷል። በብዙ አገሮች ልምድ ዘንድ፣ ፍሬው ለምግብ ከመሆኑ በላይ እንደ መድሃኒት ይጠቀማል። በቅርቡም፣ ቅጠሉና ሻዩ ነቀርሳን ለማከም በውኑ ችሎታውን እንዳላቸው መርማሪዎች ገልጸዋል። ^ ያሁ ዜና (እንግሊዝኛ)"} {"id": "51245", "contents": "አማራ…..  ምን ከማን ከየት ወዴት ለምን እንዴት? በአገናኝ ከበደ( በወልዲያ ዩኒቨርስቲ የፖለቲካል ሳይንስ ረዳት ፕሮፌሰር፡ አርታኢ ፡ ጦማሪ፡ የፐፕሎን አካዳሚ ሜንተር እና የኤስኤኤስ ወጣቶች ተመራማሪ አባል)፣ የስልክ አድራሻ፡ 0924490970፤ የኢሜል አድራሻ፡ agenagnkebede@gmail.com ከሁሉም ማስተዋል ይቅደም በ1960ዎቹ የስልጣን ጥመኝነት ጥላቻ የቅኝ ገዥ ፍላጎት አስፈፃሚ የኢትዮጵያን የወቅቱን የፖለቲካ አሰላለፍ ያልተረዱ የተዘበራረቀ የፖለቲካ አላማ ያላቸው እና በስሜት ያበዱ እንደነ ኦነግ ሕዋሓት መኢሶን  እና ኢህአፓ የመሳሰሉት  የፖለቲካ ሀይሎች የነበሩበት ወቅት ነዉ፡፡ የገባዉም ያልገባዉም የመገንጠል ፍላጎት ያለዉም የሌለዉም ከዉጭ ጠላት የገንዘብ ድጋፍ የሚደረግለትም የማይደረግለትም  በአንድ ላይ ጃንሆይ ላይ ተነሱ፡፡ ግራ የገባቸው ቅኑ ንጉስ ማስተዳደር ከቻላችሁ ዙፋኑ ይሄው ብለው ስልጣናቸውን ለቀቁ፡፡ አለቀ!!! የመንጋ ፖለቲካ ከዚያን ጊዜ ጀምሮ ኢትዮጵያን ሽባ አደረጋት!!! ንጉሱ ከስልጣን ወረዱ!!!"} {"id": "19135", "contents": "አቶ አባተ ኪሾ በሙስና ምክንያት ከስልጣን ወርደው በእሥር አራት ዓመት ያህል ካሳለፉ በኋላ በምህረት ከመለቃቀቸው በፊት ኢሕአዴግ ኢትዮጵያን ሲቆጣጠር በኢሕአዴግ ጥላ ሥር የሲዳማን ዴሞክራሲያዊ ድርጅትን በመመሥርታቸው የመጀመሪያው የደቡብ ኅብረት ዴሞክራሲያዊ ድርጅት/ደ.ኅ.ዴ.ድ. ጸሃፊና በኢሕአዴግ ዘመነ መንግሥት የመጀመሪያው የደቡብ ክልል ፕሬዚዳንት ነበሩ። አቶ አባተ የትምህርት ደረጃቸው በ1ኛ ደረጃ መምህርነት ኮርስ ከአዋሳ መህራን ማሰልጠኛ ተመርቀው የ5ኛ ክፍል ህብረተሰብ ሳይንስ አስተማሪ ነበሩ።"} {"id": "21319", "contents": "የሴት ጠጪ የግመል ፈንጪ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሴት ጠጪ የግመል ፈንጪ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "16729", "contents": "ቆመው የሰቀሉትን ቁጭ ብለው ለማውረድ ይቸግራል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "16747", "contents": "በመስከረም ሊያብድ ያለ ክረምቱ ላይ ጨርቁን ይጥላል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21625", "contents": "ያላወቁ አለቁ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያላወቁ አለቁ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "19375", "contents": "እዣኛ በኢትዮጵያየሚነገር ቋንቋ ሲሆን የሴማዊ ቋንቋዎች ነው። (ይህ ቋንቋ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) ከጉራጌ ቀደምት እንደሰፈረም ይነገራል:: ቆንጫጫ ጎሳ ኧዣን ከሰፈሩ እና ቀደምት የያዙት ጎሳ ዋነኛው ኧዣ ጎሳው በመስቃንም ሚካኤሎ ይገኛል ጥንታዊ የመጡ ጎሳዎች ናቸው"} {"id": "21673", "contents": "ያልታደች ወፍ አይኗ በጥቅምት ይጠፋል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልታደች ወፍ አይኗ በጥቅምት ይጠፋል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "30925", "contents": "ሉሱስ የእስፓንያ ንጉሥ ነበረ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "30997", "contents": "«ጊንጥ» (አጠራሩ በግብጽኛ ምናልባት «ሠልክ» ነው) ከግብጽ ቀድሞ ዘመነ መንግሥት ወቅት በፊት በሆነው ጊዜ የነበረ ንጉሥ። ከናርመር ትንሽ አስቀድሞ ሲገዛ በመላው አገሩ ላይ እንደ ገዛ ግን አይመስልም። ብዙ የተበለጠ መረጃ የጊንጥ ዱላ በተባለው ቅርስ ላይ ይገኛል። በአቢዶስ ከተማ፣ «ንጉሥ ጊንጥ» የተባለው ሰው መቃብር ለሥነ ቅርስ ይታወቃል። ሆኖም በአንዳንድ ሊቃውንት አስተሳሰብ፣ ይህ ግለሠብ ሌላ ንጉሥ ጊንጥ ይሆናል። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "21835", "contents": "ያያን ጨንቋራ ሁሉ ያየዋል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያያን ጨንቋራ ሁሉ ያየዋል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "31177", "contents": "ዶንገም በኮሪያ የነገሠ ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31201", "contents": "ሉጋይድ ሉዋይግኔ በአይርላንድ አፈ ታሪክ ከ67 እስከ 52 ዓክልበ. ድረስ የአየርላንድ ከፍተኛ ነጉሥ ነበር። የአይርላንድ ታሪኮች እንዳሉት የሉጋይድ ዘመን ለ፲፭ ዓመታት ቆየ። የላውድ አቆጣጠሮች (1014 ዓም ተቀነባብሮ) በመከተል፣ ይህ ከ67 እስከ 52 ዓክልበ. ድረስ ይሆናል። (በኋላ የታዩት ታሪኮች ግን ከዚያ በፊት ያደርጉታል።) (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "22633", "contents": "ቀይ እጣን ወይም መቀር (Boswellia papyrifera) የተክል ዝርያ ነው። ቀይ አበባ በቆላ በድርቅ ሰፈሮች በተለይም በውጋዴን ይገኛል። በሰፊ በክርስትና ሆነ በእስልምና ሥነ ስርዓቶች ይጠቀማል። ከቅመሞች ጋር በትኩሳት ላይ እንደ ማስታገሻ ተጠቅሟል፣ ጢሱም ከዛር እንደሚጠብቅ ይታመናል። በሌሊትም ይጤሳል ^ አማራ ጌታሁን - SOME COMMON MEDICINAL AND POISONOUS PLANTS USED IN ETHIOPIAN FOLK MEDICINE March 1976 እ.ኤ.አ."} {"id": "22117", "contents": "ድመት በታች ከሆነች ውሻ ታሸንፋለች የአማርኛ ምሳሌ ነው። ድመት በታች ከሆነች ውሻ ታሸንፋለች የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22135", "contents": "ድሮ ካያታችን ካጤ ነው ትውልዳችን የአማርኛ ምሳሌ ነው። ድሮ ካያታችን ካጤ ነው ትውልዳችን የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "31273", "contents": "'አይሊል ሞልት የ አየርላንድ ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31687", "contents": "አርዠንቶን-ሱር-ክሮይዝ (ፈረንሳይኛ፦ Argenton-sur-Creuse) የፈረንሳይ መንደር ነው። ከ58 ዓክልበ. ጀምሮ የሮሜ መንግሥት ውስጥ ሲሆን ከተማቸው አርጌንቶማጉስ በዙሪያው ይገኝ ነበር። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "39565", "contents": "አማረ ብርመጂ ከአባታቸው ከአቶ ብርመጂ ቱፋ ከእናታቸው ክወ/ሮ ወርቅነሽ ደሳለኝ በ፲፱፻፳፰ በአሩሲ ክፍለሃገር ጎሎልቻ ከተማ ተወለዱ። የአንደኛ ደረጃ ትምህርታቸውን እንዳጠናቀቁ፤ታላቅ እህታቸው ወ/ሮ ክብነሽ ብርመጂ (የሜጄር ጄኔራል ውብሸት ደሴ እናት) ወደሚኖሩበት ሁሩታ ከተማ ተጉዘው ኑሮ ጀመሩ። ባለቤታቸው ወ/ሮ ሽታ ፈለቀ ልጆቻቸው ቻቻ አማረ አሰገድ አማረ አቤል አማረ ብሩክ አማረ ያለምዳር አማረ ሳሙኤል አማረ ሰርካለም አማረ ናቸው ።"} {"id": "39733", "contents": "አርጌንቶማጉስ በሮሜ መንግሥት ዘመንና ከዚያም በፊት የጋሊያ (አሁን ፈረንሳይ አገር) ከተማ ነበር። ቢቱሪጌስ የተባለ ጎሣ በዙሪያው ይኖር ነበር። 42 ዓ.ም. አካባቢ ሮማውያን ያዙት። ፍርስራሹ ከዛሬው አርዠንቶን-ሱር-ክሮይዝ አጠገብ ይገኛል። አርጌንቱም ማለት «ብር» ሲሆን የማጉስ ትርጉም «ገበያ» እንደ ሆነ ይታስባል። በዚያ ዘመን አያሌ ገበዮችና መንደሮቹ «-ማጉስ» በሚለው ስም ይጨረሱ ነበር። በአንድ ትውፊት ግን ማጉስ ከተሞቹን የመሠረተው የጥንት ንጉሥ ስም ነበረ።"} {"id": "39751", "contents": ""} {"id": "47401", "contents": "ጄ. አር. አር. ቶልኪየን (እንግሊዝኛ፦ J.R.R. Tolkien) (1884-1965 ዓም) የእንግላንድ ደራሲ ነበር። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "47437", "contents": "ኤንሪኮ ፌርሚ (ጣልኛ፦ Enrico Fermi) 1894-1947 ዓም. የጣልያን ፊዚሲት ነበር። በ1931 ዓም ወደ አሜሪካ ፈለሰ። ፌርሚ የመጀመሪያውን የኑክሊየር ሪአክተር በመፍጠሩ ይታዎቃል። ስለዚህ እና መሰል የኑክሊየር አቅምን ስራ ላይ ለማዋል ያሳየው ትጋቱ፣ የኑክሊየር ዘመን ደራሲ እንዲሁም የአቶሚክ ቦምብ አባት ተብሏል። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "42877", "contents": "«የዑር ንጉሣዊ ጨዋታ» (ወይም በጥንት «የሃያ ሕዋስ ጨዋታ») በሠንጠረዥ የሚጫወት ጥንታዊ ጨዋታ ነው። ቢያንስ ከ2220 እስከ 185 ዓክልበ. ግድም በመካከለኛው ምሥራቅ ይታወቅ ነበር። አሁንም በዘመናዊ ሥነ ቅርስ ውጤት አጨዋወቱ እንደገና ይቻላል። ጨዋታው ባለ ሃያ ሕዋሳት ገበታ ላይ በዛህራ የሚካሄድ የእሽቅድድም ጨወታ ነው። እንግዲህ ትንሽ እንደ ዘመናዊ ባክጋሞን ይመስላል። ዛህራ ግን የሀረም ቅርጽ አለው። ሁለት ገበታዎች በዑር ንጉሣዊ መቃብሮች መካከል (2220 ዓክልበ. ግድም) ስለ ተገኙ፣ «የዑር ንጉሣዊ ጨወታ» ተብሎ በመታወቅ ሂዷል። በጥንታዊ ግብጽ ደግሞ በፈርዖን ቱታንኻመን መቃበር (1330 ዓክልበ. ግድም) ተገኝቷል። በግብጽም የጨወታው ስም «አሠብ» ይባል ነበር። ከ1000 ዓክልበ. በኋላ የሠንጠረዡ መንገድ መጨረሻ ቀና ሆነ፣ የህዋሳት ቁጥር ግን ፳ ሆኖ ቀረ። ለምሳሌ በአሦር ንጉሥ 2 ሳርጎን (715 ዓክልበ.. ግድም) ቤተ መንግሥት ውስጥ በተገኘ ሐውልት ላይ እንዲህ አይነት ሠንጠረዥ ተቀርጾ ይታያል። በ185 ዓክልበ. ግድም በተጻፈ ባቢሎናዊ ጽላት ላይ፣ የጨወታ ደንቦች ይገለጻሉ። ምልክቶቹ በመንገዱ ላይ ስንት ሕዋሶች ወደፊት መራመድ የሚችሉ ዛህራን በመጣል ይወሰናል። በሌላው ተጫዋች ምልክት ላይ ቢጨርስ፣ ያው ምልክት ከገበታው ይወገዳል፣ እንደገና ከመጀመርያ መግባት አለበት። የአበባ ስዕል ባለው ህዋስ ላይ ቢጨርስ ግን፣ ምልክቱ ጸት ይላል፣ ከሌላው ተጫዋች ምልክት ሊወገድ አይችልም። ስለ አጨዋወቱ ዝርዝሮች ግን አሁን ልዩ ልዩ ግምቶች አሉ። የሠንጠረዡ አቀማመጥ ከ1000 ዓክልበ."} {"id": "40909", "contents": "14 September በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) በዘመነ ማቴዎስ፣ በዘመነ ማርቆስና በዘመነ ሉቃስ መስከረም 4 ቀን ማለት ነው። በዘመነ ዮሐንስ ግን (ዘመነ ሉቃስ የሥግር ዓመት በመሆኑ) መስከረም 3 ቀን ላይ ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "45019", "contents": "ቪክቶር ኢውጎ (ፈረንሳይኛ፦ Victor Hugo) (1794-1877 ዓም) የፈረንሳይ ደራሲ ነበር። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "43915", "contents": "ከአባ በመካ፣ ሳዑዲ አረቢያ የሚገኝ ኩብ የመስጊድ ሕንጻ ሲሆን በእስልምና እምነት በምድር ላይ ከሁሉ የተቀደሠው ሥፍራ ነው። ከማንኛውም አቅጣጫ ቢሆን ሁልጊዜ ወደዚያው ሥፍራ መስገድና መጸለይ በእስልምና ግዴታ ነው። : ይህ ፡ አጭር ፡ ሃይማኖት ፡ ነክ ፡ ጽሑፍ ፡ መሠረት ፡ ወይም ፡ መዋቅር ፡ ነው። እርስዎ ፡ ሊያስፋፉት ፡ ይችላሉ!"} {"id": "44125", "contents": "ኸፐርካሬ 1 ሰኑስረት (ወይም ሰንዎስረት) ግብጽን በመካከለኛ መንግሥት (12ኛው ሥርወ መንግሥት) ከ1972 እስከ 1938 ዓክልበ. ግድም ድረስ የገዛ ፈርዖን ነበረ። የአባቱ 1 አመነምሃት ተከታይ ነበር። በ፲ኛውና በ፲፰ኛው ዓመት በኩሽ መንግሥት ላይ እንደ ዘመተ ይታወቃል። ሆኖም ሰኑስረት በአባቱ በ፩ አመነምሃት ፳ኛው ዓመት (1982 ዓክልበ. ግድም) በጋርዮሽ ዘውዱን ስለ ተጫነው፤ መጀመርያው ዓመቱ ከዚያ ይቆጠራል። ስለዚህ በኩሽ ላይ የዘመቱ በ1972ና በ1964 ዓክልበ."} {"id": "48985", "contents": "ቦስኒያኛ (/ቦሳንስኪ/) በተለይ በቦስኒያ የሚነገር እንደ ሰርብኛና እንደ ክሮኤሽኛ የሚመስል የሰርቦ-ክሮኤሽኛ ቀበሌኛ ነው። በላቲን ጽሕፈት ይጻፋል። (ይህ ቋንቋ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) የቦስኒያኛ ውክፔዲያ አለ!"} {"id": "44245", "contents": "ዘ ዶርስ (እንግሊዝኛ፦ The Doors) በአሜሪካ የተመሠረተ እጅግ ስመ ጥሩ የሆነ የሮክ ሙዚቃ ቡድን ነበረ።"} {"id": "38155", "contents": "ኢሳያስ አረጋ በአዲስ አበባ ከተማ ውስጥ መሳለሚያ አካባቢ ልዩ ስሙ ሞቢል በመባል የሚታወቀው ሠፈር ተወልዶ ያደገ የዘመናችን ቀልድና ቁምነገር አዋቂ ነው።"} {"id": "41977", "contents": "ኦክላሆማ ከአሜሪካ 50 ክፍላገራት 1ዱ ነው።"} {"id": "42007", "contents": "ሞንታና ከአሜሪካ 50 ክፍላገራት 1ዱ ነው።"} {"id": "45859", "contents": "ባይካል ሀይቅ በሳይቤሪያ፣ ሩስያ የሚገኝ ታላቅ ሐይቅ ነው።"} {"id": "42541", "contents": ""} {"id": "2403", "contents": "ጉግል ዜና (Google News) በኮምፒዩተር ዜናዎችን የሚያቀርብ አገልግሎት ነው። ባለቤቱ ጉግል ድርጅት ነው። የዜና ዌብሣይቱ በአፕሪል 2002 እ.ኤ.አ. የቤታ ለቀቃ ሆኖ ነው የወጣው። በዌብሳይቱ የሚቀርቡት ዜናዎች እንዳሉ በኮምፕዩተር የሚመረጡ እና የሚደራጁ ሲሆን ምንም አይነት የሰው ግንኙነት የለም። አገልግሎቱ በአንድ ቋንቋ ውስጥ በ30 ቀናት ውስጥ የወጡ ዜናዎችን ያቀርባል። በእንግሊዝኛው ዕትም ውስጥ 4,500 የዜና ምንጮች አሉ። boomloaded.com ጉግል ዜና የፍለጋ አገልግሎት ሲኖረው ውጤቶቹንም በቀንና በሰዓት መመደብ ይቻላል። http://www.news.google.com http://www.boomloaded.com"} {"id": "46327", "contents": "ኮልፌ ቀራኒዮ በኢትዮጵያ ዋና ከተማ አዲስ አበባ ካሉት ከአስረአንዱ ክፍለ ከተሞች ውስጥ አንዱ ነው። እስከ እ.ኤ.አ 2011 ባለው መረጃ መሠረት የሕዝብ ብዛቱ 546,219 ነው። ኮልፌ ቀራኒዮ የሚገኘው በአዲስ አበባ ምዕራብ አቅጣጫ ላይ ሲሆን ጉለሌን፣ አዲስ ከተማን፣ ንፋስ ስልክ ላፍቶን እና ልደታን ያዋስናል።"} {"id": "4539", "contents": "1 January 1892 - 9 September 1892 እ.ኤ.ኣ. = 1884 ዓ.ም. 10 September 1892 - 31 December 1892 እ.ኤ.ኣ. = 1885 ዓ.ም."} {"id": "46555", "contents": "ፐርስ (እንግሊዝኛ: Perth, Western Australia) አውስትራልያ ውስጥ የሚገኝ ከተማ ነው።"} {"id": "2751", "contents": "የኢትዮጵያ ብሄራዊ አርማ ዛሬ ባለ 5 ጮራ ቢጫ ኮከብ ነው። ይህ አርማ የተቀየረው ኢህአዴግ ስልጣን ከያዘ በሃላ ነው። ከዚህ በፊት ለረጅም ጊዜ የነበረው ብሄራዊ አርማ ከላይ አረንጓዴ ከማህከል ደግሞ ቢጫ ከታች ደግሞ ቀይ ነበር። በመቀየሩም ብዙው የአገሪቱ ዜጎች ደስተኛ አይደሉም።"} {"id": "44839", "contents": "አሰልጣኝ፦ ሀቪየር አግዊሬ አሰልጣኝ፦ ኦስካር ታባሬዝ"} {"id": "5103", "contents": "1 January 1611 - 8 September 1611 እ.ኤ.ኣ. = 1603 ዓ.ም. 9 September 1611 - 31 December 1611 እ.ኤ.ኣ. = 1604 ዓ.ም."} {"id": "5145", "contents": "1 January 1590 - 7 September 1590 እ.ኤ.ኣ. = 1582 ዓ.ም. 8 September 1590 - 31 December 1590 እ.ኤ.ኣ. = 1583 ዓ.ም."} {"id": "6009", "contents": "1 January 1162 - 4 September 1162 እ.ኤ.ኣ. = 1154 ዓ.ም. 5 September 1162 - 31 December 1162 እ.ኤ.ኣ. = 1155 ዓ.ም."} {"id": "6081", "contents": "1 January 1126 - 4 September 1126 እ.ኤ.ኣ. = 1118 ዓ.ም. 5 September 1126 - 31 December 1126 እ.ኤ.ኣ. = 1119 ዓ.ም."} {"id": "6087", "contents": "1 January 1123 - 5 September 1123 እ.ኤ.ኣ. = 1115 ዓ.ም. 6 September 1123 - 31 December 1123 እ.ኤ.ኣ. = 1116 ዓ.ም."} {"id": "6159", "contents": "1 January 1087 - 4 September 1087 እ.ኤ.ኣ. = 1079 ዓ.ም. 5 September 1087 - 31 December 1087 እ.ኤ.ኣ. = 1080 ዓ.ም."} {"id": "5307", "contents": "1 January 1510 - 7 September 1510 እ.ኤ.ኣ. = 1502 ዓ.ም. 8 September 1510 - 31 December 1510 እ.ኤ.ኣ. = 1503 ዓ.ም."} {"id": "5337", "contents": "1 January 1495 - 7 September 1495 እ.ኤ.ኣ. = 1487 ዓ.ም. 8 September 1495 - 31 December 1495 እ.ኤ.ኣ. = 1488 ዓ.ም."} {"id": "5349", "contents": "1 January 1489 - 6 September 1489 እ.ኤ.ኣ. = 1481 ዓ.ም. 7 September 1489 - 31 December 1489 እ.ኤ.ኣ. = 1482 ዓ.ም."} {"id": "15585", "contents": "ሳይተርፋት አበድራ ሳትቀበል ሞተች የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "15615", "contents": "ስለ ጽንሰ ሃሳቡ ማብራሪያ ግስበትን ይመልከቱ። የኒውተን የግስፈት ህግ እንዲህ ሲባል ይቀመጣል፡ ማንኛውም ነጥብ ግዝፈት ሌላ ነጥብ ግዝፈትን በግስበት ጉልበት ይስባል። ይህ ጉልበት በሁለቱ ነጥቦች ሰንጥቆ በሚያልፍ ቀጥተኛ መስመር አቅጣጫ ይከሰታል። ጉልበቱ ከሁለቱ ግዝፈቶች መጠን ብዜት ጋር ቀጥተኛ መመጣጠን ሲኖረው በሁለቱ ቁሶች መካከል ካለው ርቀት ስኩየር ጋር የተገላቢጦሽ መመጣጠን ያሳያል። በቀላሉ ሲጻፍ፡ F = − G m 1 m 2 r 2 ,   {\\displaystyle F=-G{\\frac {m_{1}m_{2}}{r^{2}}},\\ } F በሁለቱ ነጥቦች መካከል ያለው የግስበት ጉልበት መጠን, G የ ግስበት ቋሚ ቁጥር, m1 የመጀመሪያው ቁስ ነገር ግዝፈት መጠን, m2 የሁለተኛው ቁስ ነገር ግዝፈ መጠን , እና r በሁለቱ ቁሶች መካከል ያለው የርቀት መጠንን ያሳያል። ይህም በማናቸውም ቁሶች መካከል ያለን ግስበት የምናሰላበት ቀመር ነው። ጉልበት ቬክተር ከሚባሉ ብዜቶች አንዱ ነው። ስለዚህ ሙሉ በሙሉ ጉልበትን ለመግለጽ ምጣኔውና አቅጣጫው ያስፈልጋል። ከላይ ያየነው ቀመር የግስበትን መጠን ቢገልጽም አቅጣጫውን ግን ለብቻው ማስላት ሊኖርብን ነው። እንዲህ ያለውን አጉል መወሳሰብ ለማስወገድ የቬክተርን መንገድ እንጠቀማለን። እንግዲህ የኒውተን አለም አቀፋዊ ግስበት ህግ ተብሎ የሚታወቀው ሂሳባዊ ቀመር በቬክተር አጻጻፍ ስልት እንዲህ ሲባል ይቀመጣል፦ F 12 = − G m 1 m 2 | r 12 | 2 r ^ 12"} {"id": "3591", "contents": "ሏንዳ (Luanda) የአንጎላ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር (1996 ዓ.ም.) 4.5 ሚሊዮን ሆኖ ይገመታል። ከተማው 08°50′ ደቡብ ኬክሮስ እና 13°15′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል። ከተማው በ1567 ዓ.ም. ሳን ፓውሎ (ቅዱስ ጳውሎስ) ዴ ሏንዳ ተብሎ በፖርቱጋላዊው ፓውሎ ዲያስ ዴ ኖቫይስ ተመሠረተ። ከ1619 ዓ.ም. ጀምሮ የአንጎላ መቀመጫ ሆኗል። ነገር ግን ከ1632 እስከ 1640 ዓ.ም. ድረስ የሆላንድ ሰዎች ይዘውት ስሙን ፎርት አርደንግቡርግ አሉት። አብዛኛው የአንጎላ የትምህርት ተቋማት በዚህ ከተማ ነው የሚገኙት። የአንጎላ ካቶሊክ ዩኒቨርሲቲ እና አጎስቲኖ ኒቶ ዩኒቨርሲቲ ምሳሌ ናቸው። ኤስታዲዮ ዳ ሲዳዴላ (Estádio da Cidadela) የሚባለው የአንጎላ ዋና ስታዲየምም በሏንዳ ይገኛል። ሳልቫዶር፤ ብራዚል ሳኦ ፓውሎ፤ ብራዚል ሂውስተን፤ አሜሪካ (2003 እ.ኤ.አ.) ፖርቶ፤ ፖርቱጋል ቤሎ ሆሪዞንቴ፤ ብራዚል (ከ1968 እ.ኤ.አ. ጀምሮ) ማካው፤ ቻይና ማፑቶ፤ ሞዛምቢክ ታሁዋ፤ ኒጄር"} {"id": "14661", "contents": "በ Rand McNally and Company የታተመ 1885 ካርታ"} {"id": "15957", "contents": "ሴትና አህያ በዱላ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሴት መመታት አለባት ከሚል ኋላ ቀር አስተሳሰብ የመጣ።"} {"id": "8103", "contents": "1 January 117 - 27 August 117 እ.ኤ.ኣ. = 109 ዓ.ም. 28 August 117 - 31 December 117 እ.ኤ.ኣ. = 110 ዓ.ም."} {"id": "13215", "contents": "ኩቢች ተብሎ የሚታወቀው የሂሳብ እኩልዮሽ ይህን ይመስላል፦ f ( x ) = a x 3 + b x 2 + c x + d , {\\displaystyle f(x)=ax^{3}+bx^{2}+cx+d,\\,} x ተለዋዋጭ ዋጋን ሲወክል a, b, c ና \"d\" ደግሞ ቋሚ ዋጋን ይወክላሉ። በነገራችን ላይ a፣ \"b\" ≠ 0 አለዚያ a = 0 ከሆነ ስሌቱ ኳድራቲክ እኩልዮሽ ወይም \"a\" ና \"b\" = 0 ሊኒያር እኩልዮሽ ይሆናል ማለት ነው። የዚህን እኩልዮሽ ስር ለማግኘት መጀመሪያ ƒ(x) = 0 ካደረግን በኋላ a ≠ 0 እንዳይደሉ ስናረጋግጥ የሚከተለውን እናገኛለን: a x 3 + b x 2 + c x + d = 0."} {"id": "15333", "contents": ""} {"id": "8403", "contents": "አሌክሳንደር ፑሽኪን አሌክሳንደር ሶልዤንሲን ሊዮ ቶልስቶይ ፍዮዶር ዶስቶየቭስኪ ኢቫን ቱርጌኔቭ አንቷን ቼኾቭ አና አኽማቶቫ ሚካኤል ሾሎኮቭ ማክሲም ጎርኪ"} {"id": "8541", "contents": "ደበበ እሸቱ (1936 ዓ.ም. ተወልደው) ስመ ጥሩ ተዋናይ ሲሆኑ በእሁኑ ጊዜ የቅንጅት ቃል አቀባይ ሆነዋል። ከፊልሞቻቸው ሚናዎች መሃል በዓለም ከሁሉ የታወቀው በShaft in Africa (1973 እ.ኤ.አ.) እንደ 'ዋሳ' ነበረ። ዘሰይለር ፍሮም ጂብራልታር፤ ዘግሬቭ ዲገር፤ እና ሌሎችም ትምህርታቸውን በተፈሪ መኮንን ትምህርት ቤት ጨርሰው ወደ ደብረ ብርሃን መምህራን ማሰልጠኛ ት/ቤት ገቡ። ነገር ግን በ1953 ዓ.ም. በመንግሥቱ ነዋይ እና በገርማሜ ነዋይ መሪነት በተካሄደው የመንግሥት ግልበጣ ሽብር ወቅት ትምህርታቸውን አቋርጠው ወደ ኢሉባቦር ታስረው ከ1 አመት በላይ እዚያ ቆዩ። መጀመሪያ በቴያትር የታዩት በመንግስቱ ለማ በተጻፈው ያላቻ ጋብቻ ሲሆን ከዚያ በአንዳንድ እንግሊዝኛ ትርኢት (The game of chesse, 'Waiting for Godot') እንዲሁም በራዲዮም ሆነ በቴሌቪዥን ተጫወቱ። ከዚያ በኋላ በሀንጋሪ አገር ከወጋየሁ ነጋቱ ጋራ ቴያትር አጠኑና ወደ አገራቸው ተመልሰው ደበበ 'ንጉሥ ሄሮድያስ' በተባለ ድራማ የአርእስቱ ሚና ተጫወቱ። ከዚህ በላይ በሀገር ፍቅር ቴያትር እንደ ዋነኛ ዳይረክተር፣ በመረጃ ሚኒስቴር እንደ ጋዜጠኛ፣ እና ከስብሃት ገብረ እግዚአብሄር ጋር በቁም ነገር መጽሔትበባለቤትነትና አዘጋጂነት አገልግለዋል። ለአፍሪካዊ ቴያትር ስላደረጉት አስተዋጽኦአቸው ሽልማት በ1991 ዓ.ም. ከቦስቶን ከተማ እና በ1994 ከአትላንታ ከተማ በአሜሪካ ተቀበሉ። ከዚህ በላይ በ1994 ዓ.ም. የጣይቱ ሽልማት ተቀባይ ነበሩ። የ30 አመት ሚስታቸው ው/ሮ አልማዝ እና እሳቸው 4 ልጆች አሏቸ ከሴት ልጆቹም 2ቱ በ1 ቀን ውስጥ በ1995 ዓ.ም. ለባሎቻቸው ተዳሩ። በቅርብ ጊዜ ከፖለቲካ ነክ ሚናቸው የተነሣ እቶ ደበበ ከ1998 እስከ 1999 ዓ.ም. ድረስ የቃላቲ እስረኛ ነበሩ። Gouma (1975) Zelda (1974) Shaft in Africa (1973) - Wassa Una Stagione all'inferno (1970) The Sailor from Gibraltar (1967) (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "13719", "contents": "አይ ጎራዴ አይ አስተጣጠቅ 3.አንድ የሚኒልክ መኮንን ስልብ ነበሩ ይባላል። መኮንኑ አንድ የጀግንነት ስራ ይሰሩና ሙሉ ትጥቅ ከነልብሱ ይሸለማሉ። አለቃን ያገኟቸውና “አለቃ እንዴት ነው?” “አላማረብኝም” ይላሉ።አለቃም መልሰው “አይ አስተታጠቅ አይ አለባበሥ አይ ጎራዴ አይ ጎራዴ አይ ጎራዴ” ይላሉ። ሌሎች መኳንንት መኮንኑን አለቃ ምን አሉህ? ይሉታል አደነቁኝ አይ አስተታጠቅ አይ ጎራዴ አሉኝ ይላል።መኳንንቱም ምን አደነቁህ ሰደቡህ እንጂ ስልብ ስለሆንክ ጎራዳ ነህ - አይ ጎራዴ -የኔ ጎራዳ ነው ያሉህ ብለው ሲነግሩት አለቃን ካልገደልኩ ብሎ በገላጋይ ነው አለቃ የተረፉት ይባላል፡፡"} {"id": "13785", "contents": "የአለቃ የልጅ ልጅ (71)ነገሩ የሆነው ፎገራ ውስጥ ሲሆን በደርግ ዘመን ነው። ካድሬው ህዝቡን ሰብስቦ ስለ መንደር ምስረታ አስፈላጊነት ሲያብራራ «በመንደር ከሰፈራችሁ ውሃና መብራት በየቤታችሁ ይገባላችኋል» እያለ ከቀሰቀሰ በኋላ የህዝቡም ተቃውሞ አዳማጭ ሳያገኝ ሰፈሩ ሜዳ ላይ ተሰርቶ ሕዝብ ሰፈረ። ክረምት ሲመጣም ጣና ሐይቅ እንደተለመደው የፎገራን ሜዳ ቤቴ ብሎ ሲያጥለቀልቀው ህዝቡ ወደ በአካባቢው ከተሞች ተሰደደ። በዛን ወቅት የአለቃን የልጅ ልጅ ጋዜጠኛ አግኝቶ ስለ ሁኔታው ሲያነጋግረው «ያው በካድሬው እንደተነገረን ውሃው በየቤታችን ገብቷል መብራቱ ብቻ ነው የቀረው» ብሎ አስተያየቱን ሰጠ።"} {"id": "16887", "contents": "ፊታውራሪ ሀብተ ጊዮርጊስ ዲናግዴ የትውልድ አገራቸው ጨቦ ነው፡፡ በአድዋ ዘመቻ ጊዜ በአሽከር ብዛትና በደግነት ሥራ በጣም የተመሰገኑት ሀብተ ጊዮርጊስ በ1889 ዓ.ም. ፊታውራሪ ተብለው የጦር አበጋዝነቱን ተሹመዋል፡፡ ፊታውራሪ ሀብተ ጊዮርጊስ ዲነግዴ ዓርብ ታኅሣሥ ፫ ቀን ፲፱፻፲፱ ዓ.ም. አርፈው፣ በአራዳ ጊዮርጊስ ቤተ ክርስቲያን ተቀበሩ፡፡ በምክር አዋቂነትና በአስተዳደር ፈሊጥ የተመሰገኑ ነበሩ፡፡ ለጃንሆይ አፄ ምኒልክ ታማኝ አሽከር ነበሩና ዕለተ ሞታቸው ከጃንሆይ ዕለተ ሞት ጋራ በትክክል ስለተጋጠመ፣ ሰው ሁሉ እያደነቀ ተናገረ፡፡ አፄ ምኒልክ የሞቱት ዓርብ ታኅሣሥ ፫ ቀን ፲፱፻፮ ዓ.ም. ነበር፡፡ መድፍ ተተኩሶ፣ ነጋሪት ተጐስሞ በአራዳ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን ግርማዊት ንግሥት ዘውዲቱና አልጋ ወራሽ ራስ ተፈሪ መኰንን በተገኙበት የፊታውራሪ ሀብተ ጊዮርጊስ ቀብራቸው ሲፈጸም፣ ባለቤታቸው ወይዘሮ አልታየ ወርቅ የባላቸውን ግምጃ ሱሪና ራስ ወርቅ ይዘው ሲያለቅሱ፣ ሌላውን ሁሉ አስለቀሱት፡፡ የአማርኛ ቅኔ አዋቂው አቶ ተሰማ እሸቴም በሰምና ወርቅ ግጥም እንዲህ አሉ፤ ‹‹ከምኒልክ ይዞ እስካሁን ድረስ፣ የአልታየ ሞት ሆነ የሀብተ ጊዮርጊስ፡፡›› ^ መርስዔ ኀዘን ወልደ ቂርቆስ፤የሐያኛው ክፍለ ዘመን መባቻ፣1999 መርስዔ ኀዘን ወልደ ቂርቆስ፤ \"የሐያኛው ክፍለ ዘመን መባቻ\"፣ 1999"} {"id": "16935", "contents": "ፈሪ ቢሸፍት እስከ ጓሮ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የፈሪወችን መጥፎ ባህርይ የሚያሳይ"} {"id": "18027", "contents": "ተጫውቶ መማረር አለ ጉዳይ መብረር የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "16959", "contents": "ፈዛዛ እያንቀላፋ ይገባል ፈፋ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "16965", "contents": "ፈጥነው የገመዱት ፈጥኖ ይበጠሳል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሲሮጡ የታጠቁት ሲሮጡ ይፈታል"} {"id": "16983", "contents": "ፍየል በልታ በበግ አሳበበች የአማርኛ ምሳሌ ነው። ፍየል በልታ በበግ ጠረገች"} {"id": "18075", "contents": "የኢትዮጵያ ታሪክ፡ ኑብያ አክሱም ዛጉዬ በተክለ ጻድቅ መኩሪያ የተደረሰ እንዲሁም በ[[ትንሳኤ ዘጉባኤ ማተሚያ ቤት በ1951 ዓ.ም. የታተመ መጽሐፍ።"} {"id": "18219", "contents": "መጋቢት ፰፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻፹፰ ኛው ዕለት ሲሆን፤ የበጋ ወቅት ፸፫ ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፻፸፰ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፻፸፯ ቀናት ይቀራሉ። ፲፰፻፺፪ ዓ/ም - በሩሲያው ንጉሥ ዛር እስክንድር ሣልሳዊ አዲስ አበባ ላይ የተገነባው እና በሩሲያ የቀይ መስቀል ማኅበር ስም የተሠየመው የከተማዋ የመጀመሪያው ሆስፒታል (በኋላ ዳግማዊ ምኒልክ ሆስፒታል) ተመርቆ ተከፈተ። ፲፰፻፺፪ ዓ/ም - ዳግማዊ ምኒልክ በአገሪቱ እየጨመረ የመጣውን ሰካራምነት ለመከላከል በሚል ዓላማ ከውጭ የሚገቡትን መጠጦች የሚያግድ አዋጅ አወጁ። ፲፱፻፷፮ ዓ/ም - በኢትዮጵያ የስምጥ ሸለቆ ነዋሪዎች የአብዮት እንቅስቃሴ ተሳታፊነታቸውን በአካሄዱት ሽብር አሳዩ። ፲፱፻፹ ዓ/ም - የኤርትራ ነጻነት ግንባር ሠራዊት በአፋበት ግንባር በተሰማራው የ’ናደው እዝ’ ጦር ላይ ከጎንና ከኋላም አስርጎ ሲያጠቃ በኮሎኔል ጌታነህ ኃይሌ የሚመራው የናደው እዝ በከፍተኛ ሽብር ሊሸነፍ ቻለ። ፳፻፬ ዓ/ም - በወንጌላዊው ቅዱስ ማርቆስ ወንበር ፓትርያርክ ሆነው ከ፲፱፻፷፬ ዓ/ም ጀምሮ ለ፵ ዓመታት የእስክንድርያ (ኮፕት) ቤተ ክርስቲያንን የመሩት መንፈሳዊ አባት አቡነ ሺኖዳ ሣልሳዊ በዛሬው ዕለት በተወለዱ በ፹፰ ዓመታቸው አረፉ። (እንግሊዝኛ) P.R.O., FCO 371/1829 - ANNUAL REVIEW FOR ETHIOPIA FOR 1974 (እንግሊዝኛ) http://en.wikipedia.org/wiki/Battle_of_Afabet (እንግሊዝኛ) http://www.bbc.co.uk/news/world-middle-east-17416429"} {"id": "9591", "contents": ""} {"id": "51265", "contents": "የጀጎል ግንብ በ1551-1552 በንጉስ/አሚር ኑር ቢን ሙጃሂድ እንደተገነባ የታሪክ መዛግብት ያመላክታሉ። ይህ ግንብ ከምድር ከ4-5 ሜትር ከፍታ ያለው ሲሆን ወርዱ ደግሞ ከ50-75 ሴንቲሜትር ይሰፋል። አጠቃላይ ስፋቱ 48 ሄክታር ነው። የግምቡ መፈጠር ዐቢይ ምክንያትም ሐረሪዎችን ከዘመኑ ወራሪዎች /ጦረኞች/ ለመታደግ ተብሎ እንደ ተሰራ የታሪክ ድርሳናት ያወሳሉ። ግንቡ አምስት በሮች ያሉት ሲሆን ውሃ ያለበትን አቅጣጫም ለማመልከት የተሰሩ ናቸው። የጀጎል አምስቱ ጥንታዊ ዋና ዋና በሮች:- በሐረሪ 1, አስማጂን በሪ 2, በድሪ በሪ 3, ሱጉድአጥ በሪ 4, አርጎባ በሪ 5, አሱሚይ በሪ በአማርኛ 1, ሸዋ በር 2, ቡዳ በር 3, ሰንጋ በር 4, ኤረር በር 5, ፈላና በር በሀይለ ስላሴ ዘመነ መንግስት የተሰራው ዱክ በር ወይም መስፍን በር : አሁን ብዙዎቹ የሚጠሩት ሐረር በር ከጥንታዊዎቹ ጋር የማይገናኝ ነው። ብዙ ሰዎች የጥንቱን አምስት በሮች ጥሩ ሲባሉ፣ የሐረር በርንም ያካትታሉ። ባይሆን ስድስተኛው ብለን፣ በቅርቡ የተሰራ ብለን ልንጠራው እንችላለን።"} {"id": "51355", "contents": "ህዝቡ አቹሚ ወይም ኩዶሙኒ የ የፋርስ ዘር ብሄረሰብ ነው ፣ እነሱ የሚኖሩት በደቡብ ፋርስ ማለትም በደቡብ አውራጃዎች ፋርስ እና ከርማን ፣ የአውራጃው ምስራቃዊ ክፍል ቡሸር እና በአጠቃላይ መላውን አውራጃ ሆርሞዝጋን ነው ፡፡ በተጨማሪም ፣ ብዙዎቹ በአጎራባች አገራት በፋርስ ባሕረ ሰላጤ ውስጥ ለብዙ ዓመታት ኖረዋል ፣ የተባበሩት የዓረብ ግዛቶች ፣ ባህሬን ፣ ኩዌት ፣ ኳታር እና ኦማን እና እንደ ተወላጅ ይቆጠራሉ ፡፡   አብዛኛዎቹ ሱኒዎች እና አናሳዎች ሺአዎች እንዲሁ በመካከላቸው ይታያሉ ፣ እነዚህ ሰዎች ቋንቋውን ይናገራሉ አቹሚ; (ከዘመናዊው ፋርስ ይልቅ ለጥንታዊ ፋርስ የቀረበ) ፡፡"} {"id": "14037", "contents": "1918 ዓመተ ምኅረት መስከረም 22 ቀን - የስኮትላንድ ተወላጅ የሆነው ጆን ሎጊ ቤርድ ለመጀመሪያ ጊዜ ቴሌቪዥን ፈተነ። ጥቅምት 20 ቀን - ጆን ሎጊ ቤርድ በብሪታንያ የመጀመሪያውን ቴሌቪዥን ማሠራጫ ፈጠረ። ጥር 18 ቀን - ቤርድ የመጀመሪያውን የቴሌቪዥን መግለጫ ሰጠ። ኬቮርክ ናልባንዲያን የንጉስ ጓድ መሪ የማርሽ ተፈሪን ዜማ ደረሰው እና ሙዚቃውን አቀናበረው። የፒሽፔክ ከተማ ስም ወደ ፍሩንዝየ ተቀየረ (አሁንም ቢሽኬክ፣ ኪርጊዝስታን) ኒያሜ ከተማ የፈረንሳይ ኒጄር ቅኝ ግዛት መቀመጫ ሆነች። ኅዳር 11 ቀን - በአሜሪካ የፕሬዚደንት ጆን ፊትዝጄራልድ ኬኔዲ ታናሽ ወንድም ሮበርት ፍራንሲስ ኬኔዲ ኅዳር 29 ቀን - ጥቁር አሜሪካዊው ዘፋኝ፤ ዳንሰኛ እና የፊልም ተዋናይ ሳሚ ዴቪስ ጁንየር ነሐሴ 6 ቀን - የኩባ አብዮት መሪና የአገሪቱ የቀድሞ ፕሬዚደንት ፊደል ካስትሮ እስከ ታኅሣሥ 22 ቀን 1918 ድረስ = 1925 እ.ኤ.አ. ከታኅሣሥ 23 ቀን 1918 ጀምሮ = 1926 እ.ኤ.አ."} {"id": "9831", "contents": ""} {"id": "9885", "contents": "እኚኽ ስመ ጥሩ አርበኛ ጠላት ኢጣልያ ኢትዮጵያን ለመውረር በመጣ ጊዜ፤ በቀድሞው ንጉሠ ነገሥት ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ትእዛዝ፤ በመሀል ደቡብ ክፍል የጦር ሠራዊት ደጃዝማች በየነ መርዕድ ዋና አዝማች፤ ረዳቶች በጅሮንድ ፍቅረ ሥላሴ ከተማ፤ ወንድማቸው ፊታውራሪ አጥናፍ ሰገድ ወልደጊዮርጊስ እና እሳቸው (ቀኛዝማች አስፋው ወልደጊዮርጊስ እንዲሁም 'ከጠላት ጋር ሆነን አገራችንን አንወጋም' ብለው ኢጣልያን ከድተው ከመጡት ኤርትራውያን ቀኛዝማች ሰላባና ቀኛዝማች አንዶም ጋር ዘመቱ።"} {"id": "18645", "contents": "ብራድፎርድ (እንግሊዝኛ: Bradford) በሰሜን እንግሊዝ፣ ብራድፎርድ ከተማ እምብርት ላይ ትገኛለች። ህዝብ በብዛት ከሚኖርባቸው የእንግሊዝ ከተሞች አንዱ ነው። ይህ ከተማ በእ.አ.አ. 1847 በመዋቅር ተይዞ ከ27 ዓመት በኋላ በ1874 የከተማነትን ማዕረግ አግኝቷል።"} {"id": "52381", "contents": "ሰሎሞን (/ ˈsɒləmən/፣ ዕብራይስጥ፡ שְׁלֹמֹה፣ Šəlōmō)፣[a] ደግሞም ይዲድያ (יְדִידְיָהּ፣ Yǝḏīḏǝyāh) ተብሎ የሚጠራው፣ በዕብራይስጥ መጽሐፍ ቅዱስ እና በብሉይ ኪዳን የተባበሩት ኪንግደም እጅግ የተዋበ ሀብትና ንብረት ነበረ። በአባቱ በዳዊት የተተካው እስራኤል። የተለመደው የሰሎሞን የግዛት ዘመን በ970–931 ዓክልበ አካባቢ ነው፣ በመደበኛነት የተሰጠው ከዳዊት የግዛት ዘመን ጋር በሚስማማ መልኩ ነው። እሱ ከሞተ በኋላ ወደ ሰሜናዊው የእስራኤል እና የደቡባዊው የይሁዳ መንግሥት የተከፋፈለው የተባበሩት ንጉሠ ነገሥት ንጉሥ እንደሆነ ተነግሯል። መከፋፈሉን ተከትሎ የአባቱ ዘሮች በይሁዳ ላይ ብቻ ገዙ። ታልሙድ እንደሚለው፣ ሰሎሞን ከ48ቱ የአይሁድ ነቢያት አንዱ ነው። በቁርኣን ውስጥ እንደ ትልቅ እስላማዊ ነብይ ተቆጥሯል ሙስሊሞች በአጠቃላይ ሱለይማን ኢብኑ ዳውድ (አረብኛ سُلَيْمَان بْن دَاوُوْد, lit. 'ሰለሞን፣ የዳዊት ልጅ) በማለት ይጠሩታል። የዕብራይስጥ መጽሐፍ ቅዱስ ሰሎሞን በነገሠ በአራተኛው ዓመት እርሱና አባቱ ያፈሩትን ሰፊ ሀብት በመጠቀም በኢየሩሳሌም የሚገኘውን የመጀመሪያውን ቤተ መቅደስ እንደሠራ ይገልፃል። ቤተ መቅደሱን ለእግዚአብሔር ሰጠ፣ የእስራኤል አምላክ ሰሎሞን በጥበብ፣ በሀብትና በኃይል ከቀደሙት የአገሪቱ ነገሥታት ሁሉ የላቀ ሆኖ ተሥሏል። እሱ የብዙ ሌሎች የኋለኛ ማጣቀሻዎች እና አፈ ታሪኮች ርዕሰ ጉዳይ ነው ፣ በተለይም በ 1 ኛው ክፍለ ዘመን አዋልድ መጻሕፍት የሰሎሞን ኪዳን ተብሎ በሚታወቀው። በአዲስ ኪዳን፣ በኢየሱስ የላቀ የጥበብ መምህር፣ እና በክብር እንደለበሰ፣ ነገር ግን “በሜዳ አበቦች” ተበልጦ ተሥሏል። በኋለኞቹ ዓመታት፣ በአብዛኛው መጽሐፍ ቅዱሳዊ ባልሆኑ ክበቦች፣ ሰሎሞን አስማተኛ እና አስፋፊ በመባል ይታወቅ ነበር፣ ከግሪክ ዘመን ጀምሮ ስሙን የሚጠራ ብዙ ክታቦች እና የሜዳልያ ማኅተሞች አሉት።"} {"id": "18693", "contents": "ቲም ላሄይ (እ.አ.አ. 1926) ታዋቂ አሜሪካዊ ደራሲ ነው። በዋናነት እንግሊዝኛ: Left Behind በተሰኘው ስራው ይታወቃል። ‎የአሜሪካዊ ደራሲያን ዝርዝር (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "14295", "contents": "ሁለቴ ሰላምታ አንዱ ለነገር ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው። ==ትርጉም== ከመጠን ያለፈ ልወደድ ባይነት ለነገር ነው።"} {"id": "20439", "contents": "እኖራለሁ ብለህ እጅግ አትበርታ እሞታለሁ ብለህ ስራ አትፍታ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "14313", "contents": "ሁለት ጉድጓድ ያላት አይጥ አትሞትም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሁለት ጉድጓድ ያላት አይጥ አትሞትም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሁለት ባላ ትከል አንዱ ሲሰበር ባንዱ ተንጠላጠል።"} {"id": "18879", "contents": "ሚያዝያ ፩፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪፻፲፩ኛው ዕለት ሲሆን፤ የፀደይ (በልግ)ወቅት ፮ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፻፶፭ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፻፶፬ ቀናት ይቀራሉ። ፲፱፻፶፩ ዓ/ም - የአሜሪካ የጠፈር በረራና ምርመራ ባለሥልጣን (NASA the National Aeronautics and Space Administration) ’መርኩሪ’ በሚባለው የአገሪቱ የመጀመሪያ የሰው አሳፋሪ መንኮራኩር መርሐ-ግብር የሚሳተፉትን ጠፈርተኞች ለዓለም አስተዋወቀ። እነርሱም፦ ስኮት ካርፔንተር፣ ጎርደን ኩፐር፣ ጆን ግሌን፣ ቨርጅል ግሪሰም፣ ዎልተር ስኪራ፣ አላን ሼፈርድ እና ዶናልድ ስሌይተን ነበሩ። ፲፱፻፶፪ ዓ/ም - ሁለት የብሪታንያ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት፤ ብራያን ሃሪሶን (Brian Harrison) እና ጄምስ ስሌተር (James Slater) ለጉብኝት አዲስ አበባ ገቡ። ከንጉሠ ነገሥቱም ጋር ተገናኝተው ተወያይተዋል። ፲፱፻፷ ዓ/ም - የጥቁር አሜሪካዊው የሰብዓዊ መብት መሪ የዶክቶር ማርቲን ሉተር ኪንግ የቀብር ሥነ-ሥርዓት በተወለዱበት ከተማ በአትላንታ ተከናወነ። የጆርጂያ ክፍለ-ሀገር ገዥ ሌስተር ማደክስ ዶክቶር ኪንግ የ’ሀገር ጠላት’ ነበሩ በሚል አቋም እቀብሩ ላይ አልሳተፍም ብለው መቅረታቸው ሳይበቃ ለሟቹም ክብር የክፍለ ሀገሩን መንግሥታዊ ቢሮዎች እንደማይዘጉ አስታወቁ። ፲፱፻፷፭ ዓ/ም - የቡልጋሪያ ባለ ሥልጣናት ከኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት መንግሥት ጋር በሁለቱ አገሮች መኻል የባህላዊ ግንኙነት እና ልውውጥ ለመወያየት አዲስ አበባ ገቡ። ፲፱፻፷፮ ዓ/ም - በጠቅላይ ሚኒስትር እንዳልካቸው መኮንን የሚመራው የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት መንግሥት ሕገ መንግሥታዊ የዘውድ ሥርዓትን ለመመሥረት የታዘዘውን አጥኒ ሸንጎ በማንኛውም ጉዳይ እንደሚተባበረውና እንደሚረዳው አረጋገጠ። አያይዞም መሬትን በተመለከተ በአገሪቱ ውስጥ ማንም ሰው ለማልማት ከሚችለው በላይ መሬት መያዝ እንዳይችልና ለወደፊት ከአርሶ አደሮች በስተቀር የእርሻ መሬት ለማንም እንደማይሰጥ ለማድረግ የሚያስችል ሕግ እንደሚወጣ አስታወቀ። ፲፱፻፺፩ ዓ/ም - የኒጄር ፕሬዚደንት ኢብራሂም ባሬ ማይናሳራ በአገሪቱ በተካሄደው ወታደራዊ መፈንቅለ መንግሥት ተገደሉ። (እንግሊዝኛ)http://news.bbc.co.uk/onthisday/hi/dates/stories/april/9/newsid_2463000/2463927.stm (እንግሊዝኛ) http://ourgeorgiahistory.com/ogh/Martin_Luther_King (እንግሊዝኛ) http://www.thepeoplehistory.com/april9th.html (እንግሊዝኛ) P.R.O., FO 371/154836 - Annual Report from Ethiopia for 1960 (እንግሊዝኛ) P.R.O., FCO 371/1660 - ANNUAL REVIEW FOR ETHIOPIA FOR 1973 (እንግሊዝኛ) P.R.O., FCO 371/1829 - ANNUAL REVIEW FOR ETHIOPIA FOR 1974"} {"id": "21219", "contents": "የማይድን ባህታዊ ወተት አምጡ የማይድን ፉቅራ ጠላ ስጡ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የማይድን ባህታዊ ወተት አምጡ የማይድን ፉቅራ ጠላ ስጡ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "19695", "contents": "ሴስኖክ (እንግሊዝኛ: Cessnock, New South Wales) አውስትራልያ ውስጥ የሚገኝ ከተማ ነው። የአውስትራልያ ከተሞች ዝርዝር አውስትራልያ"} {"id": "21333", "contents": "የቂጥ አጋሚ ፈስ ነው ወሮታው የአማርኛ ምሳሌ ነው። የቂጥ አጋሚ ፈስ ነው ወሮታው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21369", "contents": "የተናገሩት ከሚጠፋ ጽፎ ማስቀመጥ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የተናገሩት ከሚጠፋ ጽፎ ማስቀመጥ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21453", "contents": "የዝንጀሮ ንጉስ እሱ ይከምር እሱ ያፈርስ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የዝንጀሮ ንጉስ እሱ ይከምር እሱ ያፈርስ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21597", "contents": "ያለ ፊቱ አይቆርስ ያለባለቤቱ አይወርስ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያለ ፊቱ አይቆርስ ያለባለቤቱ አይወርስ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21063", "contents": "የመጣው ቢመጣ ወይ ፍንክች ያባ ቢላዋ ልጅ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የመጣው ቢመጣ ወይ ፍንክች ያባ ቢላዋ ልጅ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21069", "contents": "የሙት አልቃሹ የቁም ወራሽ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሙት አልቃሹ የቁም ወራሽ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21831", "contents": "ያየ ቢሄድ ያልሰማ ይመጣል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያየ ቢሄድ ያልሰማ ይመጣል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "31197", "contents": "ጉዕል (ኮሪይኛ፦ 구을) በኮርያ ልማዳዊ አፈ ታሪክ በጥንታዊ ኮርያ (ጎጆሰን) የነገሠ ንጉሥ ወይም «ዳንጉን» ነበር። እርሱ ከዳንጉን ኦሳጉ መንግሥት ቀጥሎ ገዛ። ጉዕል ከኦሳጉ ፭ ሚኒስትሮች «ያንጋ» የተባለው ነበር። በጠቅላላ ለ፲፮ ዓመታት(ምናልባት 1881-1865 ዓክልበ.) እንደ ነገሠ ይጻፋል። ከዚያ በኋላ ታልሙን ተከተለው። በ1903 ዓም. በኮሪይኛ የተዘጋጀው ዜና መዋዕል ኋንዳን ጎጊ ስለዚሁ አፈታሪካዊ ዘመን መረጃ ይሰጣል፤ ሆኖም በብዙ የኮርያ መምህሮች ዘንድ ይህ መጽሐፍ እንደ ትክክለኛ ታሪክ አይሆንም። ጉዕል ካደረጋቸው ሥራዎች መካከል ዋና ዋናዎቹ እንዲህ ናቸው፦ በ1879 ዓክልበ. ግድም በግንቦት የአንበጣ ደመና ሜዳዎቹን ሁሉ ሞላ። በዳንጉን ጸሎት ግን ከጥቂት ቀን በኋላ ተበተኑ። በ1873 ዓክልበ. ግድም የ«ሺንዶክ» (?) አገር ሰዎች በድንገት በወደብ ከባሕር ደረሱ። በ1865 ዓክልበ. ግድም ዳንጉን ጉዕል ዓረፈ፤ ሚኒስትሩም ታልሙን ተከተለው ኋንዳን ጎጊ በእንግሊዝኛ ትርጉም"} {"id": "1947", "contents": "የምዕራብ ሳህራ ሕጋዊ ኹኔታ የሚያከርራክር ጥያቄ ነው። አብዛኛው መሬት በሞሮኮ ሥልጣን ውስጥ ሲሆን ይህ ፍጻሜ በማንኛውም ሌላ አገር አይቀበለም። ብዙ አገሮች ከሳሃራ መንግሥት ጋራ ግኙነት አላቸው። ኢትዮጵያም የሳህራዊ ኤምባሲ አላት። ነገር ግን ከምድረ በዳ በስተቀር የሳሃራ መንግሥት መሬት የለውም።"} {"id": "31341", "contents": "ዮካይድ (ወይም ዮኩ) ማክ ኤይርክ በአየርላንድ ልማዳዊ አፈ ታሪክ ዘንድ ከፊር ቦልግ የአየርላንድ ከፍተኛ ንጉሥ ነበር። ዮካይድ የሪናል ማክ ጌናን ልጅ ኤይርክ ልጅ ነበር። ሚስቱ ታይልቲው ነበረች፤ እርሷም የእስፓንያ ንጉሥ «ማግ ሞር» ወይም «ማድሞር» ልጅ ትባላለች። ዋና ከተማው ከእርሷ ታይልቲን ተባለ። የሴንጋን ማክ ዴላ ልጅ ፎድብገን አይርላንድን ለ፬ ዓመታት ገዝቶ በኤይርክ ማክ ሪናል ልጅ ዮካይድ ዕጅ ወድቆ ተገልብጦ ዮካይድ የዛኔ ከፍተኛ ንጉሥነቱን ያዘበት። ሌቦር ገባላ ኤረን («የአይርላንድ ወረራዎች መጽሐፍ»፣ 1100 ዓ.ም. ግድም) እና በ1625 ዓ.ም. አካባቢ የታተመው የሴጥሩን ኬቲን ታሪክ መጽሐፍ የአይርላንድ ታሪክ እንዳለ፤ በዮካይድ ዘመን ከጠል በቀር ዝናብ አልነበረም፤ አንዳችም ዓመት ያለ መከር ግን አልነበረም። እንዲሁም «ሀሠቶች ከአየርላንድ በዘመኑ ተባረሩ፤ በእርሱ መጀመርያው ሕገ ፍትሕ ተፈጸመና» ይሉናል። ዮካይድ ፲ አመት ከገዛ በኋላ የነመድ ሌሎች ተወላጆች የሆነው ወገን ቱዋጣ ዴ ዳናን ወርረው ፊር ቦልግን በማግ ትዊረድ ውግያ ድል አደረጓቸውና ዮካይድና መቶ ሺህ ፊር ቦልግ ተገደሉ። የቀሩት ፊር ቦልግ ወደ ስኮትላንድ ደሴቶች ሸሹ። የቱዋጣ ዴ ዳናን ንጉሥ ኑዋዳ እጅ ስለ ተቋረጠ፣ ለ፯ ዓመታት እስኪዳን ድረስ ብሬስ የአይርላንድ ከፍተኛ ንጉሥ ሆነ።"} {"id": "31389", "contents": "'ፎጋርታቅ ማክ ኔል የ አየርላንድ ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31407", "contents": "'ዉ ዲንግ የ ቻይና ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "23001", "contents": "ሰኔ ፭ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪፻፸፭ኛው ቀን ሲሆን የፀደይ (በልግ)ወቅት ፸ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፺፩ ቀናት፣ በዘመነ ዮሐንስ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፺ ቀናት ይቀራሉ። ፲፯፻፸፭ ዓ/ም - በቻይና የሲቹዋን ግዛት ውስጥ ከአሥር ቀናት በፊት የተከሰተው የመሬት እንቅጥቅጥ ምክንያት በድንጋይና አፈር ናዳ ተገድቦ የነበረው ‘ዳዱ’ የተባለው ወንዝ ይሄንኑ ግድብ ጥሶ ሲሄድ መቶ ሺ ያህል ሰዎች በጎርፉ ተጥለቅልቀው ሞተዋል። ፲፱፻፶፮ ዓ/ም - የደቡብ አፍሪቃው የፀረ-አፓርታይድ ትግል መሪ ኔልሰን ማንዴላ በዛሬው ዕለት የሕይወት-ልክ እስራት ተፈርዶባቸው ወህኒ ገቡ። ፲፱፻፸፱ ዓ/ም - የመካከለኛው አፍሪቃ ሪፑብሊክ የቀድሞው አምባ-ገነን ‘ቄሳር’፣ ዣን ቤደል ቦካሳ በአሥራ ሦስት ዓመት የሥልጣን ዘመናቸው ጊዜያት ለፈጸሟቸው ወንጀሎች የሞት ቅጣት ተፈረደባቸው። ፲፰፻፺፬ ዓ/ም - አለቃ ገብረሐና ገብረ ማርያም ባደረባቸው ህመም በዚህ ዕለት ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ። http://news.bbc.co.uk/onthisday/hi/dates/stories/june/12/newsid_3006000/3006437.stm (እንግሊዝኛ) http://en.wikipedia.org/wiki/June_12"} {"id": "23121", "contents": "አቢ አዲ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ከአለት የተፈለፈ ቤተ ክርስቲያን ነው።"} {"id": "31707", "contents": "ስፓየር (ጀርመንኛ፦ Speyer) (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31893", "contents": "ካየን (ፈረንሳይኛ፦ Caen) የፈረንሳይ ከተማ ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "32049", "contents": "መስኪያጝ-ካሸር (ወይም መሽ-ኪአጝ-ጋሸር) በሱመራዊ ነገሥታት ዝርዝር ዘንድ የኤንመርካር አባትና የኤአና ንጉሥ ነበር። እንዲህ ሲል፦ «በኤአና መስኪያጝ-ካሸር የኡቱ ልጅ ገዢና ንጉሥ ሆነ፤ ለ324 (ወይም 325) አመታት ነገሠ። መስኪያጝ-ካሸር ወደ ባሕር ገብቶ አልታየም። የመስኪያጝ-ካሸር ልጅ ኤንመርካር ኡሩክን ሠርቶ የኡሩክ ንጉሥ ሆነ።» «ኡቱ» ማለት የፀሐይ አምላክ ወይም ጣኦት ሲሆን «ኤ-አና» ማለት የኡሩክ ከተማ አምባ ወይም ቤተ መቅደስ ነበር። እንደ ተከታዮቹ ኤንመርካር፣ ሉጋልባንዳ፣ ዱሙዚድ፣ አሣ አጥማጁ ወይም ጊልጋመሽ ሳይሆን፣ የመስኪያጝ-ካሸር ስም ከሌላ አፈ ታሪክ ወይም ሰነድ ከነገሥታት ዝርዝር በቀር አይታወቅም። ኤንመርካርና የአራታ ንጉሥ በሚባለው አፈታሪክ ዘንድ ግን፣ ኤንመርካር እራሱ የኡቱ ልጅ ይባላል፤ ኤንመርካር ደግሞ የኡሩክና የኤሪዱ መስራችና ጽሕፈትን የፈጠረው ንጉሥ ይባላል። በመምህሩ ዴቪድ ሮህል አስተሳሰብ ዘንድ፣ የመስኪያጝ-ካሸር መታወቂያ ከኩሽ (የካም ልጅ) ጋር አንድላይ ያደርገዋል። ^ Electronic Text Corpus of Sumerian Literature ^ Legend: Genesis of Civilisation Arrow Books Ltd, London, 1999, pp. 451-452."} {"id": "32583", "contents": "ኡር-ናንሼ ከ2314 እስከ 2284 ዓክልበ. ድረስ ግድም የሱመር ከተማ ላጋሽ መጀመርያ ንጉሥ ነበር። ቀዳሚው ሉጋል-ሻግ-ኤንጉር ንጉሥ ሳይሆን አለቃ ወይም ከንቲባ ነበር፤ ለመሲሊም ተገዥ ነበር። ከመሲሊም ዘመን በኋላ ላጋሽ ነጻ ወጣ። ኡር-ናንሼ የጉኒዱ ልጅ ነበር። ንግሥቱ መንባራ-አብዙ ተባለች። በዘመኑ ግድግዳዎች፣ ቤተ መቅደሶችና መስኖዎች እንደ ተሠሩ ይመዘገባል። ከድልሙን ጋር ንግድ ያካሄድ ነበር። በዚህ ዘመን የላጋሽ ጎረቤቶች ኡማና ኡር ጦርነት በላጋሽ ላይ አደረጉ፤ ኡር-ናንሼ ግን አሸነፋቸውና የኡማ ንጉሥ ፓቢልጋልቱክን ማረከው። የኡር-ናንሼ ልጅ አኩርጋል ተከተለው።"} {"id": "32589", "contents": "ሉጋል-ኪኒሼ-ዱዱ ከ2194 እስከ 2187 ዓክልበ. ድረስ ግድም የኡሩክ ንጉሥና የሱመር አለቃ ነበረ። ከኡሩክ በላይ ኡርን፣ ኪሽንና ኒፑርን ገዛ። ከላጋሽ ንጉሥ ኤንመተና ጋራ የወዳጅነት ስምምነት ተዋዋለ።"} {"id": "38883", "contents": "አዳሚ ቱሉ እና ጂዶ ኮምቦልቻ በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው። {{አቀማመጥ |align=center አዳሚ ቱሉ እና ጂዶ ኮምቦልቻ በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "32691", "contents": "ክሬዲት ካርድ ሸቀጦችንና አገልግሎትን ለመግዛት የሚያስችል የፕላስቲክ ካርድ ነው። ክሬዲት ካርድ ከሌሎች የመክፈያ ስርዓቶች ይለያል። ለምሳሌ ዴቢት ካርድ አሁን-ግዛ አሁን-ክፈል ስርዓት ሲሆን፣ ክሬዲት ካርድ በአንጻሩ አሁን-ግዛ፣ ቆይተህ-ከፍል ስርዓት ነው። ሌላው ልዩነት፣ ቼኪንግ አካውንት እና ሴቪንግ አካውንት የራስ የተጠራቀመ ገንዘብን ሲጠቀሙ፣ ክሬዲት ካርድ በአንጻሩ የአራጣ አይነት ነው። ክሬዲት ካርድ ከቻርጅ ካርድ እንዲሁ ይለያል። የቻርጅ ካርድ ዕዳ በየወሩ በሙሉ መከፈል ሲኖርበት የክሬዲት ካርድ ዕዳ ግን የግዴታ በሙሉ መከፈል የለበትም፤ ነገር ግን በሙሉ ካልተከፈለ በዕዳው ላይ ወለድ ይጨመርበታል። ክሬዲት ካርድ የሚሰጡ ባንኮችና ሌሎች ተቋማት ክሬዲት ከመስጠታቸው በፊት የደንበኞችን የክሬዲት ታሪክ ይመረምራሉ። በተጨማሪይ የደንበኛቸውን የአሁን አቅም፣ ገቢና ወጭ ይመረምራሉ። ቋሚ ገቢና ብዙ ወጭ የሌለባት ደንበኛ በክሬዲት ተቋማት ዘንድ ብዙ ተቀባይነት ይኖራታል ማለት ነው። በዚህ መልክ ለክሬዲት የተፈቀደች ደንበኛ፣ ውሱን የወጪ መጠን በካርዷ ላይ ተደርጎ ክሬዲት ይፈቀድላታል። ክሬዲት ካርድን በአቅም ልክ መጠቀም ጥሩ ነው። ለማናቸውም አይነት ክፍያዎች በክሬዲት መክፈል ይቻላል። በተለይ ለድንገተኛ ወጪ፣ ክሬዲት ጥሩ ነው። ሆኖም ወጪን በየወሩ መክፈል ግድ ይላል። ለዚህ ተግባር የዳይሬክት ዴቢት አካውንት ማቋቋም ጥሩ ነው። በአጠቃላይ መልኩ፣ በክሬዲት የተከፈለን ወጪ በየወሩ በሚላክ የክሬዲት ቢል አማካይነት መክፈል ደንበኞች ዕዳ ውስጥ እንዳይገቡ ይረዳል። ክሬዲት ሰጪ ተቋማት በየወሩ በሚልኩት ቢል ላይ የሚያስቀምጡት አንስተኛ ክፍያ አለ። ይህ ክፍያ ለወጭ ከተከፈለው ገንዘብ ያንሳል። ይህን አንስተኛ ክፍያ መክፍል ይቻላል፣ ሆኖም አበዳሪ ተቋማት ባልተከፈለው እዳ ላይ ከፍተኛ ወለድ ይጭናሉ። የወለዱ መጠን በአበዳሪው ተቋም ፍላጎት ሊቀየር ይችላል፤ ስለሆነም በተቻለ መጠን የየወሩን ዕዳ መክፈል በጣም ጠቃሚ ነው። ምሳሌ፡ አንድ ሰው 200 ብር በክሬዲት ቢከፍል። የክሬዲት ካርዱ ወለድ 21% ቢሆንና በየወሩ የተፈቀደውን አንስተኛ ክፍያ 10 ብር ቢከፍል፣ የሚደርስበት ጥቅምና ጉዳት ምንድን ነው?"} {"id": "43533", "contents": "ኦርክኒ ወይም የኦርክኒ ደሴቶች የስኮትላንድ የደሴቶች ሰንሰለት ነው። ከ867 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 1464 ዓ.ም. ድረስ ደሴቶቹ በይፋ የኖርዌ ግዛት ነበሩ። ከዚያስ የስኮትላንድ መንግሥት ያዛቸው።"} {"id": "36729", "contents": "የ2010 እ.ኤ.አ. ፊፋ የዓለም ዋንጫ ምድብ ጂ ከሰኔ ፰ እስከ ሰኔ ፲፰ ቀን ፳፻፪ ዓ.ም. ተካሄዷል። በዚህ ምድብ ውስጥ የብራዚል፣ ፖርቱጋል፣ ኮት ዲቯር እና ሰሜን ኮርያ ቡድኖች ነበሩ። ሁሉም ሰዓታት በደቡብ አፍሪቃ ሰዓት (UTC+2) ናቸው። ^ ሀ ለ ሐ መ ሠ ረ ሰ ሸ ቀ በ \"(እንግሊዝኛ) Referee designations for matches 1-16\" (PDF). FIFA.com. Fédération Internationale de Football Association. Archived from the original on ሰኔ ፳፰ ቀን ፳፻፪ ዓ.ም.. በግንቦት ፳፰ ቀን ፳፻፪ ዓ.ም. የተወሰደ. ^ ሀ ለ \"(እንግሊዝኛ) Tactical Line-up – Group G – Cote d´Ivoire-Portugal\" (PDF). FIFA.com. Fédération Internationale de Football Association. Archived from the original on ሰኔ ፳፭ ቀን ፳፻፪ ዓ.ም.. በሰኔ ፰ ቀን ፳፻፪ ዓ.ም. የተወሰደ. ^ ሀ ለ \"(እንግሊዝኛ) Tactical Line-up – Group G – Brazil-Korea DPR\" (PDF). FIFA.com. Fédération Internationale de Football Association. በሰኔ ፰ ቀን ፳፻፪ ዓ.ም. የተወሰደ. Cite error: Invalid tag; name \"bra-prk_line-ups\" defined multiple times with different content ^ ሀ ለ \"(እንግሊዝኛ) Tactical Line-up – Group G – Brazil-Cote d´Ivoire\" (PDF)."} {"id": "37401", "contents": "ዳባት በሰሜን ጎንደር ዞን የሚገኝ ወረዳ ሲኾን ስሙ በዚህ ወረዳ ውስጥ ከሚገኙት ታላቁ ከተማ ይመነጫል። ዳባት እና ወኪን የዚህ ወረዳ ጉልህ ከተሞች ሲኾኑ ወረዳው በአብዛኛው በሰሜን ተራራ ይሸፈናል። ከኢትዮጵያ ከፍተኛው ቦታ፣ የራስ ዳሸን ጫፍ እዚህ ወረዳ ይገኛል። ^ Census 2007 Tables: Amhara Region, Tables 2.1, 2.4, 2.5, 3.1, 3.2 and 3.4. ^ 1994 Population and Housing Census of Ethiopia: Results for Amhara Region, Vol. 1, part 1, Tables 2.1, 2.7, 2.10, 2.13, 2.17, Annex II.2 (accessed 9 April 2009)"} {"id": "31149", "contents": "ቻንጉክ በኮሪያ የነገሠ ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "47199", "contents": ""} {"id": "38361", "contents": "ዝቺዩፋሉ (ሀንጋርኛ፦ Zichyújfalu) በሀንጋሪ የሚገኝ መንደር ነው። 941 ሰዎች ይኖሩበታል።"} {"id": "48603", "contents": "ዝውውር ትንታኔ (Transactional Analysis) ማለት በዘመናዊ ስነልቦና የሚጠቅም የችግር መፍትሄ ዘዴ ነው። በዚህ መላ ምት የእያንዳንዱ ግለሠብ ባሕርይ በሦስት ደረጆች እነርሱም «አዋቂ»፣ «ወላጅ»፣ «ልጅ» ይከፋፈላል። ሁለት ሰዎች ሲወያዩ፣ እያንዳንዱ ከሦስቱ ባህርዮች በአንድ ውስጥ አለ። ከዚህ የተነሣ እነዚህ ኹኔታዎች ይኖራሉ፦ አዋቂ ለ አዋቂ መወያየት ወላጅ ለልጅ መወያየት ልጅ ለወላጅ መወያየት ...ወዘተርፈ የሚሉ አይነት ምድቦች አሉ። በተጨማሪ በመጽሐፉ «I'm OK, You're OK» («እኔ ደህና ነኝ፣ አንቱም ደህና ነህ») እንደ ተገለጠ፣ የሚከተሉ ኹኔቶች ሊኖሩ ይችላሉ፦ እኔ ደህና ነኝ፣ አንተም ደህና ነህ - ከሁሉ የሚሻ ለሥነልቦናም ጤናማ መወያየት፤ እኔ ደህና ነኝ፣ አንተ ግን መጥፎ ነህ - በዚህ ርዮት ብልጫ ይደረጋል፣ ጤናማ አይደለም እኔ መጥፎ ነኝ፣ አንተ ደህና ነህ - ይህ ሰው ከሌሎች ችግር ይቀበላል እኔ መጥፎ ነኝ፣ አንተም መጥፎ ነህ - ይህ ከሁሉ የባሰ ኹኔታ ሲሆን የሥነ ልቡና ዝቤት ያመልክታል። ከታችኛው ወደ ላይኛው ኹኔታ ለመድረስ በ«ዝውውር ትንታኔ» ዘዴዎች ወይም በገቢር ማዳመጥና አንጸባራቂ ማዳመጥ ወሳኙ ኢላማ ነው። በዚያው መጽሐፍ ዝውውር ትንታኔ «ችግር እናገኛለን» ብሎ ስለማያስብ፣ በፍሮይድ መላምት ለተመሠረተ ስነልቦና ዘዴዎች ተቃራኒ ተብሏል። እነዚህ ምሳሌዎች ከሥነ ጽሑፉ በመተርጐም ተወስደዋል። በተስማሚ ዝውውሮች፣ ሁለቱ ተናጋሪዎች በአንድ ደረጃ ላይ አብረው ናቸው፣ ወይም በሚመላለሱ ደረጆች ናቸው፤ ያልተጠበቀ ሁናቴ አይሆንም። ምሳሌ ፩፦ መጣጥፉን ለመጻፈ ችለሃል?"} {"id": "32799", "contents": "አንድ መኪና የመጀመሪያውን የቆመ ፖሊስ መኪና ሲያልፍ ከጠዋቱ 2ስዓት ነበር። ያው መኪና፣ ሁለተኛ የቆመ የፖሊስ መኪናን ከ200 ኪሎሜትር በኋላ በ3ሰዓት ላይ አለፈ። በዚህ ጊዜ ግን መኪናው ጸባይ ገዝቶ በቀስታ፣ በ40ኪሎሜትር በሰዓት ነበር ሚጓዘው። የመንገዱ የፍጥነት ወሰን 60 ኪሎሜትር በሰዓት ቢሆን፣ ፖሊሱ ህግ ጥሰሃል ብሎ መኪናውን ሊያስቆም ይችላል ወይ? መልሱ አዎ ነው፣ ምክንያቱም በማዕከላዊ ዋጋ እርግጥ መሰረት አጠቃላይ ማዕከላዊ ፍጥነቱ 200ኪሎሜትር/1ሰዓት፣ ስለሆነ፣ ምንም እንኳ ፖሊስ ሲይዘው መኪናው በ40ኪበሰ እየተጓዘ የነበር ቢሆንም፣ ቢያንስ ቢያንስ የሆነ ነጥብ ላይ ሰውየው በ200ኪሎሜትር በሰዓት ሲጓዝ ነበርና።"} {"id": "21805", "contents": "ያኩራፊ ምሳ እራት ይሆነዋል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያኩራፊ ምሳ እራት ይሆነዋል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21334", "contents": "የቃመ ተጠቀመ ያልቃመ ተለቀመ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የቃመ ተጠቀመ ያልቃመ ተለቀመ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "7735", "contents": "1 January 311 - 30 August 311 እ.ኤ.ኣ. = 303 ዓ.ም. 31 August 311 - 31 December 311 እ.ኤ.ኣ. = 304 ዓ.ም."} {"id": "21916", "contents": "ይቅደም ደግነት ይከተል ቸርነት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ይቅደም ደግነት ይከተል ቸርነት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22113", "contents": "ድል ድል እድልህ እንዳይጎድል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ድል ድል እድልህ እንዳይጎድል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22252", "contents": "ጅብ ጥጆቹን ጠብቅ ሲባል ይጠፉብኛል አለ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ጅብ ጥጆቹን ጠብቅ ሲባል ይጠፉብኛል አለ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "6934", "contents": "1 January 707 - 2 September 707 እ.ኤ.ኣ. = 699 ዓ.ም. 3 September 707 - 31 December 707 እ.ኤ.ኣ. = 700 ዓ.ም."} {"id": "9283", "contents": "Thaler : Maria Theresia ገንዘብ ብር (Ag) በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ Daler የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ።"} {"id": "6581", "contents": "1 January 882 - 1 September 882 እ.ኤ.ኣ. = 874 ዓ.ም. 2 September 882 - 31 December 882 እ.ኤ.ኣ. = 875 ዓ.ም."} {"id": "21525", "contents": "የፊት መሪ የኋላ ቀሪ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የፊት መሪ የኋላ ቀሪ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21579", "contents": "ያለ እዳው መዝመት ዋ ብሎ መቅረት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያለ እዳው መዝመት ዋ ብሎ መቅረት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "6868", "contents": "1 January 740 - 1 September 740 እ.ኤ.ኣ. = 732 ዓ.ም. 2 September 740 - 31 December 740 እ.ኤ.ኣ. = 733 ዓ.ም."} {"id": "15604", "contents": "ሴት ሲያፏጩላት ያረሱላት ይመስላታል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "17657", "contents": ""} {"id": "6950", "contents": "1 January 699 - 1 September 699 እ.ኤ.ኣ. = 691 ዓ.ም. 2 September 699 - 31 December 699 እ.ኤ.ኣ. = 692 ዓ.ም."} {"id": "8270", "contents": "1 January 34 - 26 August 34 እ.ኤ.ኣ. = 26 ዓ.ም. 27 August 34 - 31 December 34 እ.ኤ.ኣ. = 27 ዓ.ም."} {"id": "22280", "contents": "ካላት ከፍላ ኑ ቅመሱ የምትል ናት ተቃመሱ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ካላት ከፍላ ኑ ቅመሱ የምትል ናት ተቃመሱ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "7821", "contents": "1 January 268 - 28 August 268 እ.ኤ.ኣ. = 260 ዓ.ም. 29 August 268 - 31 December 268 እ.ኤ.ኣ. = 261 ዓ.ም."} {"id": "12507", "contents": "ኦስሚየም የጥንተ፡ንጥር ጥናት (ኬሚስትሪ)"} {"id": "16697", "contents": "ቅልውጥ አሳስቦ ይጥላል ዘመቻ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "14455", "contents": "ሂዳ ጉበት ቢነሷት ታናሽ ታላቅ ስደዱልኝ አለች የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሂዳ ጉበት ቢነሷት ታናሽ ታላቅ ስደዱልኝ አለች የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20323", "contents": "እንቅልፍ የጠላ ውሻ ያሳድጋል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "15169", "contents": "ለውጠኝ ባይ የሚሻለውን አውቆ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21091", "contents": "የሚሸሹበት አምባ ሲሸሽ ተገኘ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሚሸሹበት አምባ ሲሸሽ ተገኘ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20853", "contents": "ዘንዶ የዳገት በረዶ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዘንዶ የዳገት በረዶ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22272", "contents": "ጆሮ የሰማውን ልብ ያውቀዋል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ጆሮ የሰማውን ልብ ያውቀዋል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "3814", "contents": "ዶዶማ የታንዛኒያ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር (1994 ቆጠራ) 324,347 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 06°10′ ደቡብ ኬክሮስ እና 35°40′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል። በ1965 ዓ.ም. ልዩ ምርጫ መሠረት፣ የታንዛኒያ መንግሥት መቀመጫ ከዳር ኤስ ሳላም ወዲህ እንዲዛወር ታቅዶ ነበር። ሆኖም ቤተ መንግሥቱ በኦፊሴል መዛወሩ እስከ 1988 ዓ.ም. ድረስ ቆየ። ዛሬ ቢሆንም ብዙ መንግሥት መሥሪያ ቤቶች በዳር ኤስ ሳላም ነው የተገኙ።"} {"id": "22399", "contents": "ባስኬቶ የኢትዮጵያ ብሔር ነው። ባስኬትኛ (ይህ ስለ ብሔር ወይም ሕዝብ የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "21471", "contents": "የገጣጣ ሚስት ችግሩን አልቅሶ ካልነገራት አይገባትም የአማርኛ ምሳሌ ነው። የገጣጣ ሚስት ችግሩን አልቅሶ ካልነገራት አይገባትም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "18956", "contents": "ፓኪስታን የአለም ባንዲራዎች ሰንደቅ ዓላማ (ይህ ባንዲራዎች ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "22136", "contents": "ድሮም ሌባ ሲሰርቅ እንጂ ሲካፈል አይስማማም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ድሮም ሌባ ሲሰርቅ እንጂ ሲካፈል አይስማማም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21030", "contents": "የልጅ ፍሬ አንዱ ብስል አንዱ ጥሬ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የልጅ ፍሬ አንዱ ብስል አንዱ ጥሬ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ልጅ የሚያደርገው ሙሉ አይደለም"} {"id": "22359", "contents": "(ይህ ስለ ብሔር ወይም ሕዝብ የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) የም የኢትዮጵያ ብሔር ነው።"} {"id": "21669", "contents": "ያልታደለ በረዶ ከድንጋይ ላይ ያርፋል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልታደለ በረዶ ከድንጋይ ላይ ያርፋል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "16683", "contents": "ቄስ ለኑዛዜ ፍቅር ለሚዜ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "43718", "contents": "ሜርያም በቁርዓን መሠረት የነብዩ ሃሩን እና ሙሳ ሰላም በነሱ ይሁን እና እህት ነች፤ ሙሳ ባህር ላይ እናቱ በጣለችዉ ጊዜ ስትከታተለዉ እና መድረሻዉን አጥንታ የደረሰችበት እነ ፊራዉን አግንተዉት በርሃብ ስያለቅ ሌሎች አጥቢዎችን እምቢ ሲል አይታ እናቱን እንደለላ ሰዉ አድርጋ የጠቆመችለተና ከናቱ ጋር እንዲገናኙ ሰበብ የሆነች የነብያት እህት ነች። 28:11 ለእኅቱም ተከታተይው አለቻት። እርሱንም እነሱ የማያውቁ ሲሆኑ በሩቅ ሆና አየችው።፡ 28:12 (ወደናቱ ከመመለሱ) በፊትም አጥቢዎችን (መጥባትን) በእርሱ ላይ እርም አደረግን። (እኅቱ) «ለእናንተ የሚያሳድጉላችሁን እነርሱም ለእርሱ ቅን አገልጋዮች የሆኑን ቤተሰቦች ላመልክታችሁን» አለችም። በአማርኛ ብሉይ ኪዳን ማርያም (የሙሴ እኅት) ትባላለች። : ይህ ፡ አጭር ፡ ሃይማኖት ፡ ነክ ፡ ጽሑፍ ፡ መሠረት ፡ ወይም ፡ መዋቅር ፡ ነው። እርስዎ ፡ ሊያስፋፉት ፡ ይችላሉ!"} {"id": "47844", "contents": "ቀንደ መሬት (እንግሊዝኛ፦ Mammoth /ማሞጥ/) በአውርስያና በስሜን አሜሪካ የነበረ በጥንት የጠፋ የዝሆን አስተኔ አባል ነበረ። ከዛሬው የአፍሪካ ወይም የእስያ ዝሆን እጅግ ጸጉራም ዝርዮች ነበሩ። ስሙ Mammoth እና ተመሳሳይ ስያሜዎች በሌሎች ልሳናት የደረሱ ከሩስኛ /ማማንት/ እንደ ነበር ይታመናል፤ ይህም ከአንድ ኡራሊክ ቋንቋ እንደ ማንሲኛ (ሳይቤሪያ) ቃል *መንግ-ኦንት እንደ ደረሰ ይታመናል፤ የዚህም ማለት ከ*መንግ («መሬት») እና ከ*ኦንት («ቀንድ») ደረሰ። የዚህም ምክንያት እንስሳው ብዙ ጊዜ ከጠፋ በኋላ በ1700ዎቹ ዓም በተለይ በሳይቤሪያ የነበሩ ብሔሮች በመሬት ወይም በበረዶ ካገኙት ታላላቅ ቀንዶች ብቻ መኖሩን ያወቁት ነበር። እነዚህ «ቀንዶች» በውነት የዝሆን ጥርስ ነበሩ፤ ስለዚያ ነው ስያሜው «ቀንደ መሬት» ሆነ። አሁን እንደምናውቀው በቅድመ-ታሪክ ይህ እንስሳ በሰው ልጅ መካከል በአውሮፓና እስያ ይኖር ነበር፤ የጠፋበት ዋና ምክንያት ማደን ነበረ። የአውሮፓ ሊቃውንት እንደገመቱ ይህ የሆነ ከ10,000 እስከ 2,000 ዓክልበ. ድረስ ነበር፤ ለዚህ ያህል ረጅም ጊዜ ሁሉ ግን (8000 አመታት) ተከታታይ መዝገብ መሥራት ይከብዳል። በአጭር ጊዜ ውስጥ ወይም በጥቂት መቶ አመት ከማደን ለምን እንዳልጠፉ አይገልጹም። በጣም በራቁ በአንዳንድ የሳይቤሪያ ወይም አርክቲክ ደሴቶች ላይ እስከ 1650 ዓክልበ."} {"id": "16375", "contents": "ሽማግሌና ስልቻ ሳይሞሉ አይቆሙም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ምግብ ያስፈልጋቸዋል"} {"id": "16681", "contents": "ቃልህ ሳይዘጋ እግርህ ሳይዘረጋ የአማርኛ ምሳሌ ነው። በህይወት ሳለህ"} {"id": "22367", "contents": "(ይህ ስለ ብሔር ወይም ሕዝብ የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) ክዌጉ የኢትዮጵያ ብሔር ነው።"} {"id": "31020", "contents": "[[File:|250px| right| thumb|1 አሹር-ናሲር-ፓል]] 1 አሹር-ናሲር-ፓል ከ እስከ ዓክልበ. የአሦር ንጉሥ ነበረ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "15577", "contents": "ሲቸግር ጤፍ ብድር የአማርኛ ምሳሌ ነው። የቸገርው ሙቅ ያኝካል"} {"id": "17917", "contents": "አትናገር ብየ ብነግረው አትንገር ብሎ ነገረው"} {"id": "11409", "contents": "ጥቅምት ፲፩ ቀን - የቀድሞው የፊሊፒንስ ፕሬዚደንት ፈርዲናንድ ማርቆስና ሚስታቸው ኢሜልዳ ማርቆስ በማጭበርበር ወንጀል ኒው ዮርክ ተከሰሱ። ኅዳር ፬ ቀን - በደብረ ታቦር፣ ጎጃም የተወለደው ሙሉጌታ ሥራው የሚባል የሃያ ስምንት ዓመት፣ በፖርትላንድ ስቴት ዩኒቨርሲቲ የሕግ ተማሪ፣ በአሜሪካ ፖርትላንድ ከተማ በሦስት ፋሺስታዊ ሰዎች በዘረኝነት መነሻ ተቀጥቅጦ ሞተ። ነፍሱን ይማረው!! ኅዳር ፮ ቀን - የፍልስጥኤም ብሔራዊ ሸንጎ ሉዐላዊ ነጻ የፍልስጥኤም ግዛት አወጀ። ኅዳር ፯ ቀን - የኤስቶኒያ ምክር ቤት አገሪቱን ሉዐላዊ ሪፑብሊክ አድርጎ ደነገገ። ኅዳር ፳፫ ቀን - በፓኪስታን የመጀመሪያዋ ሴት ጠቅላይ ሚኒስቴር ቤናዚር ቡቶ የቃለ መሀላ ስነሥርዐት አከናውና ሥልጣን ተረከበች። ታኅሣሥ ፩ ቀን - በቀድሞው የሶቪዬት ሕብረት ግዛት ውስጥ በአርሜኒያ ክልል ውስጥ በተከሰተው የምድር እንቅጥቅጥ አርባ አምሥት ሺህ ሰዎች ሲሞቱ ወደ ግማሽ ሚሊዮን የሚጠጉ ሰዎች ደግሞ መኖሪያ ቤታቸውን አጥተዋል። ስፒታክ የምትባል የሃያ አምሥት ሺህ ነዋሪዎች ከተማ በዚሁ እንቅጥቅጥ ፈጽማ ወድማለች። ጥር ፲፭ ቀን - በቀድሞው የሶቪዬት ሕብረት ክልል ፤ በአሁኑ ታጂኪስታን ውስጥ የተከሰተ የመሬት እንቅጥቅጥ ፪፸፬ ሰዎች ገደል። ግንቦት ፭ ቀን - በቻይና ዋና ከተማ ቤጂንግ፣ የቲያናማን አደባባይ ላይ በተማሪዎች የተመራ የረሀብ አድማ ተጀመረ። ነሐሴ 19 ቀን - ቮየጀር የተባለ ሰው ሰራሽ መንኮራኩር በኔፕቱን ፈለክ አለፈ። የማይክሮኔዥያ ተባባሪ ክፍላገሮች ዋና ከተማ ወደ ፓሊኪር ከኮሎኒያ ተዛወረ።"} {"id": "20451", "contents": "እኩሉን ተላጭታ እኩሉን ተቀብታ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22079", "contents": "ድሀ በህልሙ ቅቤ ባይጠጣ እከክ ይጨርሰው ነበር የአማርኛ ምሳሌ ነው። ድሀ በህልሙ ቅቤ ባይጠጣ እከክ ይጨርሰው ነበር የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "3673", "contents": "አክራ የጋና ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨመር 2,825,800 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 1,661,400 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 05°33′ ሰሜን ኬክሮስ እና 00°15′ ምዕራብ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል። አክራ በ1502 ዓ.ም. በጋ ሕዝብ ተመሠረተ። የስሙ «አክራ» መነሻ ከቃሉ «ንክራን» (ጉንዳን) ደረሰ። በ1869 ዓ.ም. የእንግሊዝ ቅኝ ግዛት ጎልድ ኮስት መቀመጫ ከኬፕ ኮስት ወደ አክራ ተዛወረ።"} {"id": "46526", "contents": "ኦክላሆማ ከተማ (እንግሊዝኛ፦Oklahoma City) የኦክላሆማ አሜሪካ ከተማ ነው። በ1882 ዓ.ም. ተመሠረተ።"} {"id": "16663", "contents": "ቂልን ለብቻው ስደበው ራሱን ባደባባይ እንዲሰደብ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የተባለውን ባደባባይ እየደገመ እራሱን ያዋርዳል"} {"id": "47725", "contents": "የአውርስያ አቆስጣ (Lutra lutra) በተለይ በአውርስያ የሚገኝ የኣቆስጣ ዝርያ ነው።"} {"id": "42534", "contents": "A / a በላቲን አልፋቤት መጀመርያው ፊደል ነው። በእንግሊዝኛ የፊደሉ ስም አጠራር /ኧይ/ ሲሆን፣ ይህ ታላቅ የአናባቢ መፈራረቅን ያንጸባርቃል። ባብዛኛው ቋንቋዎች ግን በተለመደው የአናባቢ «ኣ» ን ድምጽ ኃይል ይወክላል። የ«A» መነሻ ከቅድመ-ሴማዊ ጽሕፈት «አሌፍ» እንደ ሆነ ይታስባል። በዚህ ጽሕፈት ፊደሉ የበሬ ራስ ስዕል መስለ። ለዚህም ተመሳሳይ የግብጽ ሀይሮግሊፍ ነበር። ቅርጹ ከዚያ በፊንቄ (ከነዓን) ሰዎች ተለማ። በፊንቄ ጽሕፈት የፊደሉ ድምጽ እንደ ተናባቢ («እ») ሲሆን፣ በግሪክ አልፋቤት ግን ይህ ምልክት የአናባቢ ድምጽ «ኣ» ለማመልከት ተጠቀመ። ከዚህም በግሪክ አልፋቤት \"አልፋ\" (Α α) ደረሰ። በግዕዝ አቡጊዳ ደግሞ «አ» («አልፍ») የሚለው ፊደል ከቅድመ-ሴማዊው «አሌፍ» ስለ መጣ፣ የላቲን 'A' ዘመድ ሊባል ይችላል። (ይህ ቋንቋ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ A የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ።"} {"id": "48519", "contents": "አበየጊሪ ቪሃረ በአኑራደፑረ፣ ስሪ ላንካ የሚገኝ ጥንታዊ የቡዲስም ትልቅ ገዳምና ቤተ መቅደስ ነበር። በ80 ዓክልበ. በንጉስ ቨለገምባ (ቨጠጋሚኒ አበየ) ተመሠረተ። እስከ 1157 ዓም ድረስ ቆመ። የ«ቪሃረ» ትርጉም ከፓሊኛ «ገዳም» ሲሆን ከቡዲስት ገዳም በላይ ለቡዲስም ኅብረተሠብ ተከታዮች እንደ ከፍተኛ ትምህርት ቤት አገልግሎ ነበር። ከእርሱ በፊት ትልቁ የጤራቫዳ ቡዲስም ተቋም አኑራደፑረ መሃቪሃረ ከ244 ዓክልበ. ጀምሮ ይኖር ነበር፤ በ80 ዓክልበ. ግን 300 መኖክሶች ከመሃቪሃረ ተገንጥለው ወደ አዲሱ አበየጊረ ተዛውረው አዲስ የቡዲስም ወገን ጀመሩ። የአበየጊሪ ጤራቫዳ ወገን ግን ከመሃያነ ቡዲስም ወገን ትምህርቶች ጋራ ተቀላቀለ። የአኑራደፑረ መንግሥት ነገሥታት አደልዎን ለአበየጊሪ ወገን ያሳዩ ነበር። እንዲሁም በ270 ዓም ግድም የነበረው ንጉሥ መሃሴነ መሃቪሃረውን አጥፍቶ አዲስ ሦስተኛ ተቋም ጄተቨና በአኑራደፑረ ከተማ መሠረተ። ከዚህ ትንሽ በኋላ ግን ያው ንጉሥ ዳግመኛ መሃቪሃረውን አሠራ። ሦስተኛው ተቋም ጄተቨና ደግሞ ከ270 እስከ 1157 ዓም ድረስ ቆመ። የቻይና ተጓዥ ፋሥየን ተቋሙን በ398 ዓም በጎበኘው ጊዜ 5,000 ተማሮች መኖኩሶች (ቢኩዎች) እንደ ተገኙ ጻፈ። በዚያውም ወቅት፣ ከአለም ዋና ዩኒቨርስቲዎች አንድ ነበረ። በ1157 ዓም የአበየጊሪና የጄተቨና ተቋማት ሃራ ጤቆች ተብለው ያው ቪሃረ በንጉሥ ፩ ፐራክረመባሁ ትዕዛዝ ተዘጋና ሌሎቹ ሁለት ተቋማት ወደ መሃቪሃረ ተጨመሩ። ከ1157 ዓም ጀምሮ ጤራቫዳ ብቻ ተደገፈ። ተቋሙ ያስተማረው በተለይ ለቡዲስም ተከታዮች የሚገቡት ጽሁፎችና ኑሮ ዘዴዎች በተመለከተ ነበር። በ2008 ዓም ፍርስራሹ በሙሉ ታድሶ ተገለጸ።"} {"id": "19789", "contents": "እንፍራዝ ወይም እምፍራዝ በሌላ ስም፣ ጉባኤ ወይም ጉዛራ በመባል የሚታወቅ ታሪካዊ የኢትዮጵያ ክፍል ነው። ይህ አካባቢ በባህርዳር-ጎንደር መንገድ ላይ የሚገኝ፣ ከጣና ሐይቅ ስሜን ምስራቅ ላይ ያለው ከተማ ነው። እንፍራዝ በታሪክ ቀደምት ተጠቅሶ የሚገኘው በ14ኛው ክፍለ ዘመን፣ ገብረ እያሱ የተሰኘው የእውስጣጢዎስ ደቀመዝሙር በአካባቢው ገዳም በመመስረቱ ነው ። ግራኝ አህመድ በ1543 የክሪስታቮ ደጋማን ሰራዊት ድል ካደረገ በኋላ የክረምት ወራትን ለማሳልፍ እዚህ እንደሰፈረ ይጠቀሳል። ^ Taddesse Tamrat, Church and State in Ethiopia (Oxford: Clarendon Press, 1972), p.208"} {"id": "20448", "contents": "እከክ የሰጠ ጥፍር አይነሳም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "18788", "contents": "ሚላርድ ፊልሞር (እንግሊዝኛ: Millard Fillmore) የአሜሪካ አስራ ሦስተኛ ፕሬዝዳንት ነበሩ። ፕረዝዳንቱ ሥልጣን ላይ የወጡት እ.አ.አ. በ1850 ሲሆን በስልጣን ዘመናቸው ምክትል ፕሬዝዳንት የላቸውም ነበር። ፕሬዝዳንቱ የዊግ ፓርቲ አባል የነበሩ ሲሆን ከሥልጣን የወረዱት እ.አ.አ. በ1853 ነበር። የአሜሪካ ፕሬዚዳንት የአሜሪካ ፕሬዝዳንቶች ዝርዝር (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "22208", "contents": "ጀርባዬን አሳከከኝ ተንጠራርቼ ማከክ ተሳነኝ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ጀርባዬን አሳከከኝ ተንጠራርቼ ማከክ ተሳነኝ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "4839", "contents": "1 January 1743 - 9 September 1743 እ.ኤ.ኣ. = 1735 ዓ.ም. 10 September 1743 - 31 December 1743 እ.ኤ.ኣ. = 1736 ዓ.ም."} {"id": "12731", "contents": "ሐረግ ወዲህ ይመራል። ስለ ተክሉ ለመረዳት፣ ሓረግን ይዩ። ሐረግ የሁለት እና ከዚያ በላይ ቃላት ስብስብ ሲሆን ይዘቱ ወይም ትርጉሙ በጅምር የቀረ ከመሆኑ ጋር ተያይዞ ጅምር ዓረፍተ-ነገር ማለት ይቻላል። እንደ ቃላት ሁሉ በሐረግም ላይ የሠዋሰው ባለሙያዎች አለመግባባት ይታያል። ይህም ሉሆን የቻለው አንዳንድ ቃላት ካላቸው ትርጉም እና ቅጥያዎች አንፃር የሐረግ ቅርፅ ይይዛሉ።"} {"id": "2547", "contents": "ይህ መጣጥፍ ስለ ፊደሉ (ጸ) ነው። ስለ ወራቱ ለመረዳት፣ ፀደይን ይዩ። ጸ ጹ ጺ ጻ ጼ ጽ ጾ ጿ ጸደይ (ወይም ጸዳይ) በጥንታዊ አቡጊዳ ተራ 18ኛው ፊደል ነው። እንዲሁም በከነዓን በአራማያ በዕብራይስጥ በሶርያም ፊደሎች 18ኛው ፊደል «ጸዴ» ይባላል። በዓረብኛ ግን ተመሳሳይ ፊደል «ጻድ» አለ። በአማርኛ አጻጻፍ ብዙ ጊዜ «ጸደይ» ከ«ፀፓ» (ፀ) ጋራ ሊለዋውጥ ይችላል። ቀድሞ ግን ድምጾቻቸው የተለያዩ ነበሩ። የጸደይ መነሻ ግልጽ አይደለም። ከቅድመ-ሴማዊ ጽሕፈት እንደ ሆነ ቢታስብም እስካሁን አልተገኝም። ለዚህም ምናልባት ተመሳሳይ የግብጽ ሀይሮግሊፍ «ነኅብ» ነበር። አንዳንድ ሊቃውንት የ«መቃ» ስዕል እንደ ነበር ይገምታል። የከነዓን «ጸዴ» እንዲሁም ከዚህ ምልክት ተወስዶ በዚያ መንገድ የዕብራይስጥና የአራማያ «ጸዴ» የዓረብኛም «ጻድ» ወለደ። እነዚህ ሁሉ የ«ጸደይ» ሩቅ ዘመዶች ሊባሉ ይቻላል። በተጨማሪ ከ500 ዓክልበ. አስቀድሞ በጥንታዊ ግሪክ አልፋቤትና በጥንታዊ ኢታሊክ አልፋቤት የነበረው ፊደል «ሳን» (Ϻ) ደግሞ የከነዓን «ጸዴ» መጣ። የ«ጽ» ድምጽ ከግሪክኛ ጠፍቶ ስላልተሰማ፣ እንደ ሲግማ (Σ) ለ«ስ» ያሰማ ጀመር። ከ500-400 ዓክልበ. አካባቢ ጀምሮ፣ «ሳን» እንደ ትርፍ ፊደል ተቆጥሮ ተወገደ። ቢሆንም የጠፋው ፊደል Ϻ ከ«ጸ» ጋር ዝምድና አለው።"} {"id": "3161", "contents": "1959 አመተ ምኅረት መስከረም 20 ቀን - ቦትስዋና ነጻነትዋን ከእንግሊዝ አገኘች። መስከረም 24 ቀን - ሌሶቶ ነጻነቷን አገኘች። ነሐሴ 24 ቀን - ጡርጉድ ማርሻል መጀመርያ አፍሪቃ-አሜሪካዊ የዋና ብሔራዊ ችሎት ፈራጅ ተሾሙ። በካራቺ ፈንታ የፓኪስታን መንግሥት መቀመጫ በይፋ ወደ ኢስላማባድ ተዛወረ።"} {"id": "15971", "contents": "ሴት የላከው ጅብ አይፈራም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሴት የላከው ወንድ ብዙ ከባድ ስራወችን መፈጸም እንዲችል የሚያስገነዝብ አባባል።"} {"id": "7249", "contents": "1 January 551 - 31 August 551 እ.ኤ.ኣ. = 543 ዓ.ም. 1 September 551 - 31 December 551 እ.ኤ.ኣ. = 544 ዓ.ም."} {"id": "8809", "contents": "ግንቦት ፳ ቀን፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪፻፷ኛው ዕለት ሲሆን፤ የፀደይ (በልግ)ወቅት ፶፭ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፻፮ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፻፭ ቀናት ይቀራሉ። ፲፰፻፹፯ ዓ/ም - የአየርላንድ ተወላጁ ደራሲና ባለቅኔው ኦስካር ዋይልድ (Oscar Wilde) በግብረ ሰዶማዊነት ተፈርዶበት ታሰረ። ፲፰፻፺፯ ዓ/ም - ጃፓን የሩስያን የባሕር ኃይል አጠፋ። ፲፱፻፵፮ ዓ/ም - ንጉሠ ነገሥት ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ በዚህ ዕለት ለአሜሪካን 'ሴናተሮች' እና የሕዝብ ተወካዮች ጥምር ሸንጎ ንግግር አደረጉ።[1] ፲፱፻፷፮ ዓ/ም - የጠቅላይ ሚኒስትር እንዳልካቸው መኮንን መንግሥት የሚኒስትሮችን ለውጥ ይፋ አደረገ። ከነዚህም አንዱ የአገር ግዛት ሚኒስትር የነበሩትን ደጃዝማች ዘውዴ ገብረ ሥላሴን ወደ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር መዛወር ያካትታል። ፲፱፻፹፫ ዓ/ም - ኢሕአዴግ በዘመቻ ወጋገን አዲስ አበባን ተቆጣጠረ። አቶ መለስ ዜናዊ የሽግግሩ መንግሥት ፕሬዚዳንት ሆኑ። http://www.ethiopianreporter.com ኪንና ባህል፡ ሳምንቱ በታሪክ (እንግሊዝኛ) P.R.O., FCO 371/1829 - ANNUAL REVIEW FOR ETHIOPIA FOR 1974"} {"id": "22100", "contents": "ድሀ ያልፍልኛል ይላል ጌታ ቀኑን ይቆጥራል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ድሀ ያልፍልኛል ይላል ጌታ ቀኑን ይቆጥራል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20248", "contents": "ንጉስ ያላቸው ንቦች ማር ይበላሉ ንጉስ የሌላቸው ዝንቦች ጥንብን ይልሳሉ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "14595", "contents": "አማኑኤል ሆስፒታል አንድ የአእምሮ ዶክተር እብዶች ወደ ውጭ እየወጡ ያስቸግሩትና በመውጫው በር ወለሉ ላይ መስመር ያሰምርና «ከዚህ በኋላ ማንም ከዚህ መስመር እንዳያልፍ» ይላቸዋል። ትንሽ ቆይቶ ሲመጣ ወለሉ ላይ ሲንፋቀቁ ያያቸውና «ምን እየስራችሁ ነው?» ሲላቸው አንዱ ተነሳና «በሥር ልናልፍ ነው» ብሎ ይመልሳል። ከመስመሩ ሥር መሆኑ ነው።"} {"id": "14507", "contents": "ሆድን በጎመን ቢደልሉት ጉልበት ዳገት ላይ ይለግማል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሆድን በጎመን ቢደልሉት ጉልበት ዳገት ላይ ይለግማል የአማርኛ ምሳሌ ነው። መደርግ ያለበትን ነገር አለማድረግ በኋላ ላይ መዘዝ አለው"} {"id": "21025", "contents": "የልጅ ነገር ጥሬ በገል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የልጅ ነገር ጥሬ በገል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "6838", "contents": "1 January 755 - 2 September 755 እ.ኤ.ኣ. = 747 ዓ.ም. 3 September 755 - 31 December 755 እ.ኤ.ኣ. = 748 ዓ.ም."} {"id": "46132", "contents": "የሰራተኞች ሕግ የአሰሪ እና የሰራተኛ ህግ በአሰሪዎች (ቀጣሪዎች)፣ በሰራተኞች (በተቀጣሪዎች)፣ በሰራተኞች ማህበራት እንዲሁም በመንግስት መካከል ያለውን ግንኙነት የሚገዛው የህግ ክፍል ነው፡፡ Stephen F. Befort and John W. Budd, Invisible Hands, Invisible Objectives: Bringing Workplace Law and Public Policy Into Focus (2009) Stanford University Press Blanpain, Prof. R., (University of Leuven, Belgium), Editor. The International Encyclopaedia for Labour Law and Industrial Relations. http://www.peacepalacelibrary.nl/research-guides/special-topics/international-labour-law/ በJune 26, 2014 የተቃኘ.  E McGaughey, 'Behavioural Economics and Labour Law' (2014) SSRN Keith Ewing, Aileen McColgan and Hugh Collins, Labour Law, Cases, Texts and Materials (2005) Hart Publishing Simon Deakin and Gillian Morris, Labour Law (2005) Hart Publishing ISBN 978-1-84113-560-1 Keshawn Walker and Arn Morell, \"Labor and Employment: Workplace Warzone\", Georgetown University Thesis (2005) P. L. Malik's Industrial Law (Covering Labour Law in India) (2 Volumes with Free CD-ROM) (2015 ed.). Eastern Book Company. pp."} {"id": "47915", "contents": "እንስብሩክ (ጀርመንኛ፦ Innsbruck) በኦስትሪያ የሚገኝ ከተማ ነው። የሕዝቡ ቁጥር 130,894 ያህል ነው።"} {"id": "13110", "contents": "ብርቱካናማ የቀለም አይነት ሲሆን የሞገድ ርዝመቱ ከ 635–590 nm እና የድግግሞሽ መጠኑ ከ480–510 THzነው።"} {"id": "15396", "contents": "ኮኮብ፣ ኮከብ በግስበት ጓጉሎና ታምቆ የተያዘ እጅግ ግዙፍ፣ ደማቅና ሞቃት የሆነ ከፍተኛ ኮረንቲ ያዝለ አየር ( ፕላዝማ) ስብስብ ነው። ለመሬት አሁን በጣም የቀረበው ኮኮብ እንግዲ ፀሐይ ነው። በአንዳንድ ጣቢያ ውስጥ ሁለት ከዋክብት አንድላይ ሲኖሩ ይህ ቅንጅ ኮከብ ይባላል። (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "19053", "contents": ""} {"id": "19167", "contents": "ቦሊቪያ የአለም ባንዲራዎች ሰንደቅ ዓላማ (ይህ ባንዲራዎች ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "11933", "contents": "ረኔ ኮቲ (1946-1951) (በ ፈረንሳይኛ ፡ René Coty) 17ኛ የፈረንሣይ ፕሬዚዳንት ነበሩ።"} {"id": "12521", "contents": "ፕራሲዮዲሚየም (Praseodymium)የንጥረ ነገሮች ሠንጠረዥ ውስጥ ኬሚካዊ ውክሉ Pr ነው። አቶማዊ ቁጥሩም 59 ነው። የጥንተ፡ንጥር ጥናት (ኬሚስትሪ) በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ ፕራሲዮዲሚየም የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ። (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "46907", "contents": "ስካንዲናቪያ በስሜን አውሮጳ የሚገኝ አውራጃ ሲሆን ስሙ የመጣ ከስካንዲናቪያ ልሳነ ምድር ነው። አብዛኛው ጊዜ «ስካንዲናቪያ» ማለት ዴንማርክ፣ ኖርዌና ስዊደን አገራት ብቻ ነው። አንዳንዴ ግን አይስላንድ፣ ፊንላንድና ፋሮ ደሴቶች ይጨመራሉ።"} {"id": "13112", "contents": "አረንጓዴ ፡ የቀለም ፡ አይነት ፡ ሲሆን ፡ የሞገድ ፡ ርዝመቱ ፡ ከ 560–490 nm ፡ እና ፡ የድግግሞሽ ፡ መጠኑ ፡ ከ540–610 THz ፡ ነው።"} {"id": "51152", "contents": "ሳሙኤል ነብዩ በጋምቤላ ከተማ በ2000 ዓም ተወለደ፡፡ ወላጆቹ በስራ የሚያግዝ ጎበዝ ተማሪ ነው፡፡ በት/ቱም ቢሆን በጣም ጎበዝ ነው፡፡ ወደፊትም ቢሆን ሀገሩን ትልቅ ደረጃ ላይ የማድረስ ህልም አለው፡፡ እግዚአብሔር ይርዳው፡፡ አሜን"} {"id": "52196", "contents": "ጂፕሲዎች የኢንዶ-አሪያን ብሄረሰብ ናቸው፣ በባህላዊ መንገድ ዘላኖች በአብዛኛው በአውሮፓ የሚኖሩ፣ እና በአሜሪካ አህጉር ያሉ ዲያስፖራዎች። ሮማኒ እንደ ህዝብ ከሰሜናዊ የህንድ ክፍለ አህጉር፣ ከራጃስታን፣ ሃርያና እና ፑንጃብ የዘመናዊቷ ህንድ ክልሎች የመነጨ ነው።"} {"id": "7213", "contents": "1 January 569 - 30 August 569 እ.ኤ.ኣ. = 561 ዓ.ም. 31 August 569 - 31 December 569 እ.ኤ.ኣ. = 562 ዓ.ም."} {"id": "14713", "contents": "ኋንግ ሽያንፋን (ቻይንኛ፦ 黄现璠፣ 黄現璠) የቻይና ታሪክ ጸሓፊ ነበሩ። ከ13 ኖቬምበር 1899 እ.ኤ.አ. እስከ 18 ጃንዩዌሪ 1982 እ.ኤ.አ. ድረስ ኖሩ። Outline of Chinese History፣1932-1934 Brief Introduction on Tang Dynasty፣ 1936 Save Nation Movement of Tai-Xue students in Song Dynasty፣1936 Brief History of the Zhuang፣1957 No Slave Society in Chinese History፣1981 Nong Zhi Gao፣1983 General History of the Zhuang፣1988 The Introduction on Chinese Ancient Books፣2004 Wei Baqun Biography፣2008 Chinese historian Huang Xianfan / ኋንግ ሽያንፋን በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ ኋንግ ሽያንፋን የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "18451", "contents": "ሃሙራቢ (አካድኛ፤ ከአሞርኛ አሙራፒ) ከ1705 እስከ 1662 ዓክልበ. ድረስ ('ኡልትራ አጭር አቆጣጠር') የባቢሎን ንጉሥ ነበረ። አባቱ ሲን-ሙባሊት ማዕረጉን ከተወ በኋላ ወራሹ ሃሙራቢ የባቢሎንን መንግሥት ግዛት በሜስፖጦምያ በጦርነት አስፋፋ። ሃሙራቢ በተለይ የሃሙራቢ ሕገ ፍትሕ ስለሚባለው የ1704 ዓክልበ. ሕገ ፍትሕ ይታወቃል። ሕግጋቱ የተቀረጹ ቁመቱ 2.4 ሜትር በሆነ ድንጋይ ሲሆን በ1893 ዓ.ም. ለሥነ ቅርስ ተገኝቷል። ሃሙራቢ እንደ ሕግ-ሰጪ ንጉሥ ዝነኛ ስለሚሆን፣ ምስሉ በአሜሪካ መንግስት ቤቶች ዛሬው ሊታይ ይችላል። ሃሙራቢ የወረሰው ግዛት ባቢሎን ከተማ ብቻ ሳይሆን በአባቶቹ ዘመናት ቦርሲፓ፣ ኪሽና ሲፓር ደግሞ በወረራ ተጨምረው ነበር። ጎረቤቶቹ አገራት ግን — ኤሽኑና፣ ላርሳ፣ ኤላምና አሦር — ሁሉ ከባድ ሃያላት ነበሩ። በተለይ ወደ ስሜኑ 1 ሻምሺ-አዳድ የአሦርን ዙፋን ይዞ ግዛቱን በጦር እያስፋፋ ነበር። ሽምሺ-አዳድ በ1707 ዓክልበ. ማሪን ይዞ ነበር። ወደ ምስራቁ የላርሳ ንጉሥ ሪም-ሲን በበኩሉ የርሱን ግዛት በጦር እያስፋፋ ነበር። በ1705 ዓክልበ. ሪም-ሲን ኢሲንን ከባቢሎን ያዘው። ሃሙራቢ ግን በ1699 ዓክልበ. ኢሲንንና ኡሩክን ከሪም-ሲን ያዘ። በ1695 ዓክልበ. ማልጊዩምን፣ በ1694 ዓክልበ."} {"id": "47155", "contents": "የአልጎንኲያን ቋንቋዎች ቤተሠብ በስሜን አሜሪካ የሚገኝ ኗሪ ቋንቋዎች ቤተሠብ ነው። ሚግማቅኛ ዋባናክኛ (አበናኪ) ስክጅኑውኛ (ማለሲት-ፓሣማኰዲ) ዎፓናክኛ (ማሣቹሰት፣ ናቲክ) ናረገንሰትኛ * ሞሂጋንኛ (ፔኰት) * መሂከንኛ * ምንሲ ለናፔኛ ኡናሚ ለናፔኛ * ነንተጎኛ (ናንቲኮክ) * ፓዋተንኛ * ፓምሊኮኛ * ኔሂያውኛ (ክሪ) ኦማዕኖምኛ (መኖሚኒ) አንሽናብኛ (ኦጂብዌ) ቦዴዋድምኛ (ፖተዋቶሚ) መስኳክኛ (ፎክስ) ሻዋኖኛ (ሻውኒ) ምያምኛ (ማያሚ-ኢለኖህ) * ሲክሲክኛ (ብላክፉት) ሂኖኖኤኛ (አራፓሆ) ጺጺስትኛ (ሻየን) wikt:Wiktionary:ምሥራቅ አልጎንኲያን ልሳናት ሷዴሽ wikt:Wiktionary:ምዕራብ አልጎንኲያን ልሳናት ሷዴሽ"} {"id": "7781", "contents": "1 January 288 - 28 August 288 እ.ኤ.ኣ. = 280 ዓ.ም. 29 August 288 - 31 December 288 እ.ኤ.ኣ. = 281 ዓ.ም."} {"id": "14681", "contents": "ከመጀመሪያው የኢትዮጵያ ካርታ በስተቀር በታሪክ የምናገኛቸው ካርታወች ኢትዮጵያን በውል የማያውቁ ግን በስራው የተካኑ አውሮጳውያን የሰሩዋቸው ናቸው። ካርታቸውንም ያቀናብሩት የነበር ከአይን እማኞችና ተጓዦች ጽሁፍ ነው። ስለዚህም ስህተት መፈጠሩ አይቀሬ ነበር። ሆኖም ግን በታሪክ አጋጣሚ የኢትዮጵያውን ሚሶዮን ወደ ፍሎረንስ ከተማ (1441) የመጀመሪያውን የኢትዮጵያ ካርታ በራሳቸው እጅ ስለው ለካርታ ሰሪው ፍራ ማውሮ በማቅረባቸው በታሪክ የምናገኘው ቀደምቱ በፍራ ማውሮ የተሰራው የኢትዮጵያ ካርታ (1459) ከሞላ ጎደል ትክክል ሆኖ እናገኘዋለን። ዝርዝር ቦታወቹም በአብዛኛው ከአሁኑ ዘመን ቦታወች ጋር የሚገጥሙ ናቸው። ፍራ ማውሮ እንደጻፈው በርግጥም በካርታው ላይ ከቀረበው በላይ መረጃ በኢትዮጵያኑ ሚስዮን ቀርቦለት ነበር ሆኖም ግን በቦታ መጣበብ ምክንያት ሳይመዘግብው ቀርቷል። ሁለተኛው፣ በዝርዝሩና ትክክለኛነቱ ቀደምት የሆነው ካርታ የ1690ው የኮርኔሊ ቬንቼንዚ ነው። ይህ ካርታ በፖርቱጋል ተጓዦች እማኝነት መሰረት የተሰራ ነው። ካርታው ከሱ በፊትም ሆነ በኋላ ከተሰሩት በዝርዝር አቀማመጡና በ ትክክለኝነቱ የበለጠ ሆኖ እናገኘዋለን። የኢትዮጵያ ካርታ 1459 የኢትዮጵያ ካርታ 1690 ሙሉው የኢትዮጵያ ካርታወች ዝርዝር በየዘመናቱ እትች መደቡ ላይ ተለጥፏል። ተጭነው ያንብቡ።"} {"id": "46511", "contents": "ሳራቶቭ (ሩስኛ፦ Сара́тов) የሩስያ ከተማ ነው።"} {"id": "6717", "contents": "1 January 815 - 2 September 815 እ.ኤ.ኣ. = 807 ዓ.ም. 3 September 815 - 31 December 815 እ.ኤ.ኣ. = 808 ዓ.ም."} {"id": "6491", "contents": "1 January 925 - 2 September 925 እ.ኤ.ኣ. = 917 ዓ.ም. 3 September 925 - 31 December 925 እ.ኤ.ኣ. = 918 ዓ.ም."} {"id": "6617", "contents": "1 January 865 - 1 September 865 እ.ኤ.ኣ. = 857 ዓ.ም. 2 September 865 - 31 December 865 እ.ኤ.ኣ. = 858 ዓ.ም."} {"id": "7583", "contents": "1 January 387 - 30 August 387 እ.ኤ.ኣ. = 379 ዓ.ም. 31 August 387 - 31 December 387 እ.ኤ.ኣ. = 380 ዓ.ም."} {"id": "12983", "contents": "ኢትዮጵያ ውስጥ የሚሰራ የምግብ አይነት ሲሆን፣ የሚሰራውም ከድንች ነው። ^ http://ethiopia.adoptionblogs.com/weblogs/ethiopian-recipes-potato-stew-split-pea"} {"id": "3821", "contents": "አሽጋባት (Aşgabat) የቱርክሜኒስታን ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 727,700 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 37°58′ ሰሜን ኬክሮስ እና 58°24′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል። የአሽጋባት ሥፍራ ከጥንታዊ ጳርቴ ሰዎች ዋና ከተማ (ከ260 እስከ 15 ዓክልበ. ገዳማ) ከኒሳ ፍርስራሽ ቅርብ (18 ኪሎሜትር) ነው። ያንጊዜ በሥፍራው ኮንጂካላ የተባለ መንደር ተገኘ፤ ይህም መንደር በ13ኛው ክፍለ ዘመን ዓ.ም. በሞንጎሎች ተጠፋ። አሽጋባት አዲስ መንደር ሆኖ በ1810 ዓ.ም. በሩሳውያን ተመሠረተ። ስሙ ከፋርስኛ «የፍቅር ከተማ» እንደ መጣ ይታመናል። ከ1909 እስከ 1919 ዓ.ም. ስሙ በሶቭየቶች ፖልቶራትስክ ተባለ። ከ1919 እስከ 1983 ድረስ በሩስኛ አሽካባድ ተባለ።"} {"id": "7472", "contents": "1 January 442 - 29 August 442 እ.ኤ.ኣ. = 434 ዓ.ም. 30 August 442 - 31 December 442 እ.ኤ.ኣ. = 435 ዓ.ም."} {"id": "7508", "contents": "1 January 424 - 29 August 424 እ.ኤ.ኣ. = 416 ዓ.ም. 30 August 424 - 31 December 424 እ.ኤ.ኣ. = 417 ዓ.ም."} {"id": "47348", "contents": "ብሬመን ክፍላገር (ጀርመንኛ፦ Freie Hansestadt Bremen «የብሬመን ነጻ ሃንሳዊ ከተማ») ከጀርመን ክፍላገራት ከሁሉ ታናሽ ሲሆን ሁለት ከተሞች ብቻ ነው እነርሱም ብሬመንና ብሬመርሃቭን ናቸው። ሁለቱ ከተሞች ቅጥልጥል ሳይሆኑ በትንሽ ርቀት ተለይተዋል። «Hansestadt» ወይም «ሃንሳዊ ከተማ» ማለት በድሮ ታሪክ የሃንሳ ትብብር የከተሞች ንግድ ትብብር አንድ አባል ስለ ነበር ነው።"} {"id": "36158", "contents": "ሰባስቲያን ኤጉሬን ሌዴስማ (Sebastián Eguren Ledesma,ታኅሣሥ ፴ ቀን ፲፱፻፸፫ ዓ.ም. ተወለደ) ኡራጓያዊ እግር ኳስ ተጫዋች ነው። ለፓውሜራስ ክለብ የሚጫወት ሲሆን የኡራጓይ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድን አባል ነው። በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ Sebastián Eguren የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "16783", "contents": "መድሃኒት ወይም ዕፅ ጠቅለል ባለ አነጋገር በሰውነት አካል ውስጥ ሲገባ መደበኛውን የሰውነት ተግባር የሚቀይር ውህድ ነው። ባሕላዊ መድኃኒት ' getumekuriya A.A"} {"id": "4047", "contents": "ዠንጊሽ ቾኩሱ (ኪርጊዝኛ፦ Жеңиш Чокусу፤ ቻይንኛ፦ 托木尔峰 /ቶሙር ፌንግ/፤ ሩስኛ፦ Пик Победы /ፒክ ፖቤዲ/) ቲአን ሻን የተራሮች ሰንሰለት አባል የሆነ ተራራ ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "21027", "contents": "የልጅ ክፉ ዲቃላ የቤት ክፉ ሰቃላ የልብስ ክፉ ነጠላ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የልጅ ክፉ ዲቃላ የቤት ክፉ ሰቃላ የልብስ ክፉ ነጠላ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21741", "contents": "ያበጠው ይፈንዳ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያበጠው ይፈንዳ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "7853", "contents": "1 January 252 - 28 August 252 እ.ኤ.ኣ. = 244 ዓ.ም. 29 August 252 - 31 December 252 እ.ኤ.ኣ. = 245 ዓ.ም."} {"id": "4316", "contents": "1 January 2010 - 10 September 2010 እ.ኤ.ኣ. = 2002 ዓ.ም. 11 September 2010 - 31 December 2010 እ.ኤ.ኣ. = 2003 ዓ.ም."} {"id": "10337", "contents": "ቤንጉዌላ ከአንጎላ ክልሎች አንዱ ነው። ዋና ከተማው ቤንጉዌላ ነው። የክልሉ የመሬት ስፋት 31,788 ካሬ ኪሎሜትር ሲሆን የሕዝብ ብዛቱ ደግሞ 606,500 ነው። ከተማዎች ሎቢቶ ቦኮዮ ባሎምቦ ጋንዳ ኩባል ካይምባምቦ ባያ-ፋርታ ቾንጎሮይ"} {"id": "33758", "contents": "ቆሌ የአድባር አይነት ሆኖ ግን በአድባር ስር የሚንቀሳቀስ ዝቅተኛ መንፈስ ነው ። ^ Reidulf Knut Molvaer: Socialization and social control in Ethiopia (1995) Page 47"} {"id": "33782", "contents": "ሀይ አለች በአማርኛ ፈሊጣዊ አነጋገር የሆነ ዘይቤ ነው። እንስሳዎችን እንዲንቀሳቀሱ ማድረግ፣ ማዘዝ። የቡቃያውን ጤፍ፣ ወፍ እየበላው፣ ሀይ በይ ድምቡሎ፣ ነውርም ያለው። እሺ! በይ ድምቡሉ ነውርም የለው።"} {"id": "8143", "contents": "1 January 97 - 26 August 97 እ.ኤ.ኣ. = 89 ዓ.ም. 27 August 97 - 31 December 97 እ.ኤ.ኣ. = 90 ዓ.ም."} {"id": "12523", "contents": "ፕሮሚቲየም (Promethium)የንጥረ ነገሮች ሠንጠረዥ ውስጥ ኬሚካዊ ውክሉ Pm ነው። አቶማዊ ቁጥሩም 61 ነው። የጥንተ፡ንጥር ጥናት (ኬሚስትሪ) በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ ፕሮሜቲየም የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ። (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "12529", "contents": "ሮየንቴኒየም (Roentgenium) የንጥረ ነገሮች ሠንጠረዥ ውስጥ ኬሚካዊ ውክሉ Rg ነው። አቶማዊ ቁጥሩም 111 ነው። የጥንተ፡ንጥር ጥናት (ኬሚስትሪ) በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ ሮየንቴኒየም የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ። (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "38653", "contents": "መቄት በአማራ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "49005", "contents": "ሞሊዜ የጣልያን ክፍላገር ነው። ዋና ከተማው ካምፖባሦ ነው።"} {"id": "6701", "contents": "1 January 823 - 2 September 823 እ.ኤ.ኣ. = 815 ዓ.ም. 3 September 823 - 31 December 823 እ.ኤ.ኣ. = 816 ዓ.ም."} {"id": "6278", "contents": "1 January 1030 - 3 September 1030 እ.ኤ.ኣ. = 1022 ዓ.ም. 4 September 1030 - 31 December 1030 እ.ኤ.ኣ. = 1023 ዓ.ም."} {"id": "33803", "contents": "ሰም ለበስ በአማርኛ ፈሊጣዊ አነጋገር የሆነ ዘይቤ ነው። ፡ በማር የተለወሰ መርዝ፣ ጥሩ የተናገሩ አስመስሎ መጥፎ ነገር ማስተላለፍ፣ ወይንም በልብ መጥፎ ነገር ይዞ ግን ያን ደብቆ ማሞካሸትና ጥሩ ነገር መናገር የአቶ በዛብህ ንግግር ሰም ለበስ ነው። ምንም አላምነውም።"} {"id": "5701", "contents": "1 January 1316 - 5 September 1316 እ.ኤ.ኣ. = 1308 ዓ.ም. 6 September 1316 - 31 December 1316 እ.ኤ.ኣ. = 1309 ዓ.ም."} {"id": "21415", "contents": "የእህል ክፉ አጃ የሳር ክፉ ሙጃ የነገር ክፉ እንጃ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የእህል ክፉ አጃ የሳር ክፉ ሙጃ የነገር ክፉ እንጃ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "44143", "contents": "ዱባይ ከየተባበሩት የዓረብ ግዛቶች አንዱ ግዛትና ከተማ ነው። የሕዝብ ቁጥር 2,106,177 ሲሆን ከነዚህ ውስጥ 17 ከመቶ ብቻ የአገር ዜጎች ናቸው። የተረፉት 83 ከመቶ ኗሪዎች የውጭ ዐገር ጊዜያዊ ሠራተኞች ናቸው። አብዛኞቹም (ከግማሽ በላይ) ከሕንድ አገር የመጡ ሠራተኞች ናቸው። ከሌሎችም አገራት ደግሞ በዱባይ የሚሠሩ አሉ።"} {"id": "6449", "contents": "1 January 945 - 2 September 945 እ.ኤ.ኣ. = 937 ዓ.ም. 3 September 945 - 31 December 945 እ.ኤ.ኣ. = 938 ዓ.ም."} {"id": "47651", "contents": "ሽንኩርት (Allium cepa) በደንብ የሽንኩርት አስተኔ አባል ሲሆን፣ ቀይ ሽንኩርት የሽንኩርት አይነት ነው። «ኩረት» የተባለው አይነት (ሙሉ አኮራች የሌለው) ደግሞ ተራ ሽንኩርት (A cepa) ወይም ሌላ ዝርያ ሊሆን ይችላል። የሽንኩርት አስተኔ (Allium) ሌሎች አባላት ነጭ ሽንኩርት (A. sativum)፣ የባሮ ሽንኩርት (A. ampeloprasum)፣ ቀጭን ሽንኩርት (A. schoenoprasum) ወዘተ. ናቸው።"} {"id": "47861", "contents": "ጋውማታ ወይም ሐሣዌ ሥመርዲስ ወይም ስፈንዳዳቴስ (530 ዓክልበ. ሞተ) በጥንታዊ ፋርስ መንግሥት እኔ የንጉሡ የታላቁ ቂሮስ ልጅ ነኝ በማለት ያባበለ አስመሳይ ነበር። በቂሮስ በኲር በካምቦሲስ ዘመነ መንግሥት ካምቦሢስ ታናሽ ወንድሙን ባርዲያን አስገድሎ ነበር። በኋላ ግን ኮምቦሲስ በግብጽ ሳለ አንድ ማጎስ (የዞራስተር እምነት ቄስ) እና የሜዶን ሰው ጋውማታ እንደ ተገደለው ባርዲያ እራሱን ባማስመስል በአመጽ ተነሣ። ካምቦሲስ በድንገት ሞተና ጋውማታ ለአጭር ጊዜ ፋርስን ገዛ። ሐሣዊ መሆኑ በታወቀ ጊዜ፣ ፯ መኳንንት ከነርሱም ፩ ዳርዮስ ጋውማታን በደፈጣ ገደሉት፣ ከነርሱም ዳርዮስ ለዙፋኑ ተመረጠ። ይህ ዳርዮስ እራሱ በገደል ድንጋይ ላይ ባስቀረጸው በበኂስቱን ፅሁፍ ይተረካል፣ እንዲሁም ፪ የግሪክኛ ጸሐፍት ሄሮዶቶስ (480 ዓክልበ)ና ክቴሲያስ (400 ዓክልበ.) ይተርኩታል። በታሪኩ ዝርዝሮች ትንሽ ይለያያሉ። የበኂስቱን ጽሁፍ እንደሚለው ካምቤሲስ የሞተው በገዛ እጁ ነበር። ከዚህም በኋላ በዳርዮስ ዘመነ መንግሥት አንድ ሌላ አመጸኛ ደግሞ «ቫህያዝዳታ» እኔ ባርዲያ ነኝ በማለት አስመስሎ ዳርዮስ እሱንም አስገደለው። በሄሮዶቶስ ውስጥ የቂሮስ ልጅና አስመሳዩ ሁለቱም «ስመርዲስ» ተብለዋል። በክቴሲያስ ዘንድ፣ የቂሮስ ልጅ ስም «ታኞክሳርኬስ» ነው፣ አስመሳዩም «ስፈንዳዳቴስ» ይባላል። በነዚህ ግሪኮች ዘንድ ካምቦሲስ በገዛ ሠይፉ የሞተው ከድንገት ነበር። በሌሎች ጥቃቅን ዝርዝሮች ይለያያሉ።"} {"id": "45149", "contents": "ካሪቢያን ባሕር የአትላንቲክ ውቅያኖስ ባህር ነው። ከስሜን አሜሪካና ደቡብ አሜሪካ መካከል ይገኛል፤ በበሕሩ ውስጥ አያሌው ደሴቶችና አገራት አሉ። መላው ባሕርና በውስጡ ያሉት ደሴቶች የካሪቢያን ዙሪያ ይባላል። ባሃማስ ኩባ ጃማይካ ሃይቲ ዶሚኒካን ሪፐብሊክ ፕዌርቶ ሪኮ ካሪቢያን ባሕር አትላንቲክ ውቅያኖስ ዩናይትድ እስቴት ሆንዱራስ ኒካራጓ ኮስታ ሪካ ፓናማ ኮሎምቢያ ቬኔዝዌላ ቶቤጎ ትሪኒዳድ ባርቤዶስ ጋያና ብራዚል (ብራዚል) አሩባ ኪውረሳው ቦኔር ሎስ ሮኬስ ኢስላ ማርጋሪታ ግረነይዳ ሰይንት ቪንሰንት ሰይንት ሉሻ ማርቲኒክ ዶመኒካ ጓዶሎፕ ሞንትሰራት አንቲጋ ባርቡዳ (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "3830", "contents": "ፖርት ቪላ የቫኑአቱ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 35,300 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 17°45′ ደቡብ ኬክሮስ እና 16°18′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል።"} {"id": "13724", "contents": "እያሳራኝ ነው (8)አንድ ከዚህ በፊት የተረቡት ሰው መንገድ ላይ አግኝቷቸው ሊደብደብ ሲያባርራቸው እሳቸውም ሲሮጡ ቆይተው ሊደርስባቸው ሲሆን ቶሎ ብለው ሱሪያቸውን ፈተው ለመጸዳዳት ቁጭ ይላሉ። አለቃ በነበሩበት ዘመን ይትባሃሉ ሰው ጠላትም ቢሆን የሚገደለው፤ የሚደበደበው ከነሱሪው እንጂ ሱሪ አውልቆ አይደለም። ይሄ ወንድነትንም አያሰኝም። መለኛው አለቃ ይቺን ሰሩዋ። ሰውየውም ሊነርታቸው (ሊያሳራቸው) እስኪነሱ አጠገባቸው ቆሞ ይጠብቃል። እሳቸው ቁጭ እንዳሉ ሰውየው እንደቆመ ሁለቱን የሚያውቅ ሰው በመንገዱ ሲያልፍ ሰላም ብሏቸው የሁለቱ ነገር ገርሞት «ምን እያደረጋችሁ ነው?» ይላቸዋል። አለቃም ፈጠን ብለው «እያሳራኝ ነው።» ብለው መለሱ። ሊደበድባቸው የነበረው ሰውዬ በመልሳቸው ስቆ ትቷቸው ሄደ አሉ።"} {"id": "6649", "contents": "1 January 849 - 1 September 849 እ.ኤ.ኣ. = 841 ዓ.ም. 2 September 849 - 31 December 849 እ.ኤ.ኣ. = 842 ዓ.ም."} {"id": "2779", "contents": "1982 አመተ ምኅረት መስከረም 1 - \"የብረት መጋረጃ\" በኰሙኒስት ሃንጋሪና በኦስትሪያ መሃል ተከፍቶ ወዲያው ብዙ ሺህ ጀርመኖች ወደ ምእራብ ፈለሱ። መጋቢት 2 - ሊትዌኒያ ነጻነት ከሶቭየት ኅብረት አዋጀ። መጋቢት 9 - ምሥራቅ ጀርመን ለመጀመርያ ጊዜ ነጻ ምርጫ አደረገ። መጋቢት 12 - ናሚቢያ ከ75 አመታት ግዛት በኋላ ነጻነትዋን ከደቡብ አፍሪካ አገኘች። ሰኔ 5 - የሩሲያ ምክር ቤት ነጻነቱን ከሶቭየት ኅብረት አዋጀ። ሐምሌ 20 - ቤላሩስ ነጻነቱን ከሶቭየት ኅብረት አዋጀ። ነሐሴ 22 - ሳዳም ሁሰይን ኩወይት የኢራቅ ክፍላገር ነው ይላል።"} {"id": "17857", "contents": ""} {"id": "23221", "contents": "ሰኔ ፲፫ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪፻፹፫ኛው ቀን ሲሆን የፀደይ (በልግ)ወቅት ፸፰ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፹፫ ቀናት፣ በዘመነ ዮሐንስ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፹፪ ቀናት ይቀራሉ። ፲፱፻፶፪ ዓ/ም - በቀድሞው ሥያሜ ‘የፈረንሳይ ሱዳን’ በሚባለው ቅኝ ግዛት ሴኔጋል እና ማሊ በፌዴራል ውሕደት ‘የማሊ ፌዴሬሽን’ በመባል ነፃነታቸውን ከፈረንሳይ አወጁ። የፌዴሬሽኑ ርዕሰ ከተማ ዳካር ሲሆን የመጀመሪያው ፕሬዚደንት ደግሞ ሞዲቦ ኬይታ ነበሩ። ፲፱፻፷፭ ዓ/ም - የአውስትራሊያው ጠቅላይ ሚኒስትር ጎፍ ዊትላም ከኢትዮጵያ መንግሥት ጋር እንዲወያዩ ልዩ መላክተኛቸውን ‘ሴናቶር’ ዶናልድ ዊሊሲ ወደአዲስ አበባ ላኩ። (እንግሊዝኛ) http://en.wikipedia.org/wiki/June_20 (እንግሊዝኛ) P.R.O., FCO 371/1660 - ANNUAL REVIEW FOR ETHIOPIA FOR 1973"} {"id": "6520", "contents": "1 January 911 - 3 September 911 እ.ኤ.ኣ. = 903 ዓ.ም. 4 September 911 - 31 December 911 እ.ኤ.ኣ. = 904 ዓ.ም."} {"id": "21028", "contents": "የልጅ ክፋቱ አለመከማቸቱ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የልጅ ክፋቱ አለመከማቸቱ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "30804", "contents": "ሁለት የወደደ አንድ ያጣል ሎሌ መስሎ ቢሰሩ ጌታ መስሎ ይበሉ ላለፈው አይጠጠቱም ለሚመጣው አይበለጡም ላም ካልዋለበት ኩበት ለቀማ ለሽማግሌ የሚያስተምር በውኃ ላይ ይጽፋል ለሕፃን የሚያስተምር በደንጊያ ላይ ይጽፋል ማሩን አምርሮ ወተቱን አጥቁሮ ቢነግርህ አትመን ሲመክሩት ያጠፋል ልጅ ሲታጠቡት ያድፋል እጅ ሲሮጡ የታጠቁት ሲሮጡ ይፈታል ስንዴ ቢፈትጉት ይነጣል ነገር ቢመረምሩት ይወጣል በሰም ያጣበቁት ጥርስ ቢስቁበት አያደምቅ ቢበሉበት አያደቅ በጆሮ ከሰሙት ባይን ያዩት በጋ ቢዳምን ይዘንብ ይመስላል ሽማግሌ ቢያጐብብ ይወጋ የመስላል ባፍ ላይ ይረሳል በመጣፍ ላይ ይወሳል ተንጋሎ ቢተፉ ተመልሶ ታፉ ነገር ሁሉ በመጀመሪያ ይከብዳል በኋላ እየቀለለ ይሔዳል አህያ በለስላሳ ምላሷ እሾህ ትበላለች አህያን ተላም ነድዋት እሜቴን ከማዝገም አዝሎ መሮጥ ይሻል እንደ ሰው በከተማ እንዳውሬ በጨለማ እንደ ጆሮ ትልቅ እንደ ዓይን ትንሽ የለም እንጀራን ከባድ ዋይን ከዘመድ አይብን ሲያዩት አጓቱን ጠገቡት እግረኛ የውሰደውን ፈረሰኛ አይመልሰውም አጥብቀህ ጎርሰህ ወደ ዘመድህ ተመለስ ከሊቃውንት ሊቅ የሰማዩን በመጣፍ የምድሩን ባፍ የሚያውቅ ካልቸኮሉ እንቁላል ይሔዳል በእግሩ ከመድረሷ ጎመን መቀንጠሷ ከመጣፍ ይበልጣል የመምር አፍ ከሴት ሆዳም የጋላ ወራሪ ይሻላል ከበሬ በሮች፣ ካህዮች አህያ ከእግዚያብሔር ወዲያ ፈጣሪ ከዳኛ ወዲያ መርማሪ ከከታም ቅሬ ትሻለኝ ያገሬ ከገጠር ቄስ የደብር እመበለት ትሻላለች ካጭር ምከር ከረጅም ውረር ከፍትፍቱ ፊቱ ከጠላው ማቶቱ ዐባይ ማደሪያ ያለው ግንድ ይዞ ይዞራል ዓይን ከማየት ጆሮ ከመስማት አይጠግቡም ዘሆን የዋለችበትን ትመስላለች የማይታዘዝ ሎሌ የማያስታርቅ ሽማግሌ ታስሮ እንደሚጮኽ አለሌ የሴት አፈኛ የበቅሎ መድን ትሆናለች የሴት ደንደሁራ ከባልዋ ሆድዋን ትፈራ የሰነፍ ልቡ ዓይኑ ነው የወታደር ወዳጅ እህለ ፈጅ የዘላን ወዳጅ እሳረ ፈጅ የጨዋ ልጅ በከተማ፣ የባለጌ ልጅ በውድማ የጨዋ አሮጌ ከደጀ ሰላም የባለጌ አሮጌ ከላም ያፍ ወለምታ በቅቤ አይታሽም ዘመድ ቢረዳዳ ችጋርም አይጎዳ ዘመድ ከዘመዱ አህያ ካመዱ ፈሪ ለባልንጀራው አይሸሽም ፈረሰኛ ሲሸሽ እግረኛን ምን አቆመው"} {"id": "20988", "contents": "የላይኛው ከንፈር ለክርክር የታችኛው ከንፈር ለምስክር የአማርኛ ምሳሌ ነው። የላይኛው ከንፈር ለክርክር የታችኛው ከንፈር ለምስክር የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "16608", "contents": "ቁርጥማት ቢያብር አልጋ ላይ ያማቅቃል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ድር ቢያብር አንበሳ ያስር ከሚለው የተወሰደ"} {"id": "16974", "contents": "ፍቅርና ጉርሻ ካላስጨነቀ አያምርም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ክብደታቸው በማስጨነቃቸው ልክ ነው"} {"id": "17448", "contents": "ማሌሜ (ስዊድንኛ፦Malmö ፤ አጠራሩን ለማዳመጥ) የቨስትራ ዬታላንድ፣ ስዊድን ከተማ ነው። ከተማው በስካገራክ ወሽመጥ ዳር ይገኛል። 293,909 ሰዎች ገደማ ይኖሩበታል፤ ይህም በሕዝብ ብዛት የስዊድን 2ኛው ከተማ ነው። የተመሠረተው በ1275 ዓ.ም. ነበረ። Malmö Stad Malmö Town"} {"id": "13086", "contents": "ጉና ተራራ በደቡብ ጎንደር በነፋስ መውጫ አውራጃ የሚገኝ ሲሆን በከፍታው ከአፍሪካ 9ኛ፣ ከኢትዮጵያ ደግሞ 3ኛ ነው። ከፍታውም 4231 ሜትር ይደርሳል። ቀይ ቀበሮ በዚህ ተራራ የሚገኝ ሲሆን ከስሩም ጣና ሐይቅን የሚመግበው የርብ ወንዝ ይፈልቃል።"} {"id": "5192", "contents": "1 January 1567 - 8 September 1567 እ.ኤ.ኣ. = 1559 ዓ.ም. 9 September 1567 - 31 December 1567 እ.ኤ.ኣ. = 1560 ዓ.ም."} {"id": "49476", "contents": "ደጃዝማች ከበደ ተሰማ የራስ ቢትወደድ ተሰማ ናደው ልጅ ሲሆኑ ራስ ቢትወደድ ተሰማ ናደው ደገሞ የሊቀ መኳስ ናደው እና የወይዘሮ ቆንጅት ድብነህ ልጅ ናቸው። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "7310", "contents": "1 January 523 - 31 August 523 እ.ኤ.ኣ. = 515 ዓ.ም. 1 September 523 - 31 December 523 እ.ኤ.ኣ. = 516 ዓ.ም."} {"id": "7334", "contents": "1 January 511 - 31 August 511 እ.ኤ.ኣ. = 503 ዓ.ም. 1 September 511 - 31 December 511 እ.ኤ.ኣ. = 504 ዓ.ም."} {"id": "3698", "contents": "ፕዮግያንግ የስሜን ኮሪያ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 3,222,000 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 2,767,900 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 39°00′ ሰሜን ኬክሮስ እና 125°47′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል።"} {"id": "21152", "contents": "የማታድግ ጥጃ እናቷ ን ትመራለች የአማርኛ ምሳሌ ነው። የማታድግ ጥጃ እናቷ ን ትመራለች የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "23246", "contents": "ሰኔ ፲፱ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪፻፹፱ኛው ቀን ሲሆን የፀደይ (በልግ)ወቅት ፹፬ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፸፯ ቀናት፣ በዘመነ ዮሐንስ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፸፮ ቀናት ይቀራሉ። ፲፱፻፴፯ ዓ/ም - በአሜሪካ የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት መንግሥት መላክተኛ ብላታ ኤፍሬም ተወልደ መድኅን በሳን ፍራንሲስኮ ከተማ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የምሥረታ ሥነ ሥርዓት ላይ አገራቸውን በመወከል የቃል ኪዳኑን ሰነድ ፈረሙ። ፲፱፻፶፪ ዓ/ም - ማዳጋስካር ከፈረንሳይ ነፃነቷን ተቀዳጀች። ፊልበርት ጺራናና የመጀመሪያው የአገሪቱ ፕሬዚደንት ሆኑ። ፲፱፻፶፪ ዓ/ም - በእንግሊዝ ጥገኝነት ሥር የነበረችው ዬንግሊዝ ሶማሊያ በዚህ ዕለት ነፃነቷን ተቀዳጀች። (እንግሊዝኛ) Diplomatic Representation for Federal Democratic Republic Of Ethiopia (Formerly Abyssinia, Italian East Africa) http://www.state.gov/s/cpr/93811.htm (እንግሊዝኛ) http://en.wikipedia.org/wiki/June_26"} {"id": "21350", "contents": "የባህር ዳር ሲታረስ ጓጉንቸር ሆድ ይብሳታል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የባህር ዳር ሲታረስ ጓጉንቸር ሆድ ይብሳታል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "40862", "contents": "ሳሞትራቄ (ግሪክ፦ Σαμοθράκη) የግሪክ ደሴት ነው። ጥንታዊ የአረመኔ መቅደስ ፍርስራሽ አለበት። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "22694", "contents": "ኣሪቲ (Artemisia afra) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው። በጣም የሚሸተት ቊጥቋጣም ዕጽ ነው። አንዳንዴ «ጭቁኝ» ቢባልም ያው በውነት የተዛመደ ዝርያ A. abyssinica ነው። በሚያብባው ጊዜ ይመረታል። በደጋ ይገኛል፣ በእርጥብ ጉድጓድና በሜዳ ምንጊዜም ይገኛል። አሪቲ የሆድ ቁርጠት ለማስታገሥ ይጠቀማል። የተደቀቁ ቅጠሎች ከውኃ ወይም ከማር ጋራ ተቀላቅለው በአፍ ይሰጣል። አስደሳች መዓዛ ስላለው እቃ ለማጽዳት ይጠቀማል። የA. afra ቅጠል እና ነጭ ሽንኩርት ለወባ መጠቀሙ በፍቼ ወረዳ ተዘገበ። በግእዝ እፀ ቴማን ይሰኛል ^ አማራ ጌታሁን - SOME COMMON MEDICINAL AND POISONOUS PLANTS USED IN ETHIOPIAN FOLK MEDICINE March 1976 እ.ኤ.አ. ^ የፍቼ፣ ኦሮሚያ ባህላዊ መድሃኒት ጥናት 2006 ዓም ከዓቢዩ እኒየው እና ሌሎች፣ ጎንደርና አዲስ አበባ ኡኒቨርሲቲዎች ሥነ ፍጥረት ኮሌጆች"} {"id": "47774", "contents": "ዝንብ (ዝምብ) እጅግ ሰፊ የሆነ የሦስት አጽቄ ክፍለመደብ ነው። በዚሁ ክፍለመደብ ውስጥ ፩ ሚሊዮን የሚያህሉ ልዩ ዝርያዎች እንዳሉ ይታስባል። ሁላቸው አንድ ጥንድ ክንፍ ብቻ አላቸው። በተለይ ከሚታወቁ ተራ ዝምቦች መካከል፦ የቤት ዝንብ የወባ ትንኝ (ቢምቢ)"} {"id": "4521", "contents": "1 January 1901 - 10 September 1901 እ.ኤ.ኣ. = 1893 ዓ.ም. 11 September 1901 - 31 December 1901 እ.ኤ.ኣ. = 1894 ዓ.ም."} {"id": "5901", "contents": "1 January 1216 - 4 September 1216 እ.ኤ.ኣ. = 1208 ዓ.ም. 5 September 1216 - 31 December 1216 እ.ኤ.ኣ. = 1209 ዓ.ም."} {"id": "18309", "contents": "መፈንቅል የማይልመጠመጥ ጠንካራ እቃ ሲሆን ከደጋፊ ችካል ላይ በመቀመጥ ሸክምን ለማንሳት በሚደረገው ስራ ጉልበትን ለማባዛት ወይም ሸክሙ የሚሄደውን ርቀት ከፍል ለማድረግ የሚጠቅም ቀላል ማሽን ነው። የጥንቱ የግሪክ ሂሳብ ተመራማሪ የነበረው አርክሜድስ፣ የመፈንቅልን ጉልበት የማብዛት ጠባይ በማዳነቅ እንዲህ ብሎ ነበር የምቆምበት ቦታ ስጡኝ እንጂ፣ መሬትን በመፈንቅል አነሳታለሁ። በጥንቱ ግብጽ አናጺወች ወደ 100 ቶን የሚጠጉ የድንጋይ ቅርጾችን በመፈንቅል ያነሱ እንደነበር ታሪክ ይዘግባል ። ዓይነት 1፡ መደገፊያው በጉልበቱና በሸክሙ መካከል የሆነ። ምሳሌ መቀስ፣ ከፍ-ዝቅ ዓይነት 2፡ ሸክሙ በመደገፊያውና በጉልበቱ መካከል የሆነ። ምሳሌ እጅ ጋሪ ዓይነት 3፡ ጉልበቱ በሸክሙና በመደገፊያው መካከል የሆነ። ምሳሌ ትዊዘር፣ የሰው ልጅ መንጋጭላ ^ Budge|first=E.A. Wallis|title=Cleopatra's Needles and Other Egyptian Obelisks‎|publisher=Kessinger Publishing|year=2003|page=28|isbn=9780766135246 (እንግሊዝኛ) Lever at Diracdelta science and engineering encyclopedia (እንግሊዝኛ)A Simple Lever by Stephen Wolfram, Wolfram Demonstrations Project. (እንግሊዝኛ)Levers: Simple Machines at EnchantedLearning.com"} {"id": "21705", "contents": "ያምላክን ነገር ምኑን አውቀሽው ወይ እኔ እበላው አንቺ አርመሽው የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያምላክን ነገር ምኑን አውቀሽው ወይ እኔ እበላው አንቺ አርመሽው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21891", "contents": "ይሆን ቢሆን ዝሆን ይበላ ቢሆን የአማርኛ ምሳሌ ነው። ይሆን ቢሆን ዝሆን ይበላ ቢሆን የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22017", "contents": "ዳሩ ምን ይሆናል ሆነና ሆነና የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዳሩ ምን ይሆናል ሆነና ሆነና የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22095", "contents": "ድሀ ካልዘራ ዶሮ ካልጫረ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ድሀ ካልዘራ ዶሮ ካልጫረ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22149", "contents": "ድንጋይ ለረገጠ ፍለጋ የለውም ውሀ ለጠጣ ሽታ የለውም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ድንጋይ ለረገጠ ፍለጋ የለውም ውሀ ለጠጣ ሽታ የለውም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22257", "contents": "ጅብን ሲወጉ በአህያ ይጠጉ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ጅብን ሲወጉ በአህያ ይጠጉ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22641", "contents": "ቃጫ (Agave sisalana) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው። አንዳንድ ሌሎች አትክልት፣ በተለይም አንዱ የሬት አይነትና እጸ ፋርስ፣ ደግሞ «ቃጫ» ተብለዋል። በደቡባዊ ኢትዮጵያ ክፍል በኦረመኛ አልጌ ወይም በአማረኛ ሬት የተባለዉ ቃንጫ የሚወጣበት ተክል በመላዉ ኢትዮጵያ በወይና ደጋና ቆላ አካባቢ ይበቅላል እፀ ጳጦሥ"} {"id": "22827", "contents": "ሰስ (Oreotragus) ኢትዮጵያና አፍሪካ ውስጥ የሚገኝ አጥቢ እንስሳ ነው።"} {"id": "22881", "contents": "ፍየል (Capra aegagrus hircus) ለማዳ አጥቢ እንስሳ ነው። የደረሰው ከአውሬ ፍየል (Capra aegagrus) ነበር። የፍየል ወገን ደግሞ የተለያዩ አውሬ ፍየሎች፣ አይቤክስና ዋልያ አለበት።"} {"id": "23115", "contents": "አስግድማኝ ማርያም ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ከአለት የተፈለፈ ቤተ ክርስቲያን ነው።"} {"id": "48141", "contents": "ቾንግጪንግ (ቻይንኛ፦ 重庆) የቻይና ነጻ መዲናነት ወይም ከተማ ነው። ይህ ማለት በክፍላገር ውስጥ አይቆጠርም፣ በቀጥታ እንደ ራሱ ክፍላገር ይገዛል። እንዲያውም በመዲናነቱ ውስጥ አንዳንድ ከተሞች አሉ። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "43995", "contents": "ብሪጌኩም (ሮማይስጥ፦ Brigaecium) በጥንታዊ እስፓንያ ከአስቱራውያን ወገን የብሪጋይንኪ ነገድ ከተማ ነበረ። ይህ ከተማ በአሁኑ ቤናቬንቴ፣ ዛሞራ ዙሪያ እንደ ተገኘ ይታሥባል። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "5422", "contents": "1 January 1454 - 6 September 1454 እ.ኤ.ኣ. = 1446 ዓ.ም. 7 September 1454 - 31 December 1454 እ.ኤ.ኣ. = 1447 ዓ.ም."} {"id": "5428", "contents": "1 January 1451 - 7 September 1451 እ.ኤ.ኣ. = 1443 ዓ.ም. 8 September 1451 - 31 December 1451 እ.ኤ.ኣ. = 1444 ዓ.ም."} {"id": "3790", "contents": ""} {"id": "6568", "contents": "1 January 888 - 1 September 888 እ.ኤ.ኣ. = 880 ዓ.ም. 2 September 888 - 31 December 888 እ.ኤ.ኣ. = 881 ዓ.ም."} {"id": "7102", "contents": "1 January 623 - 1 September 623 እ.ኤ.ኣ. = 615 ዓ.ም. 2 September 623 - 31 December 623 እ.ኤ.ኣ. = 616 ዓ.ም."} {"id": "7516", "contents": "1 January 420 - 29 August 420 እ.ኤ.ኣ. = 412 ዓ.ም. 30 August 420 - 31 December 420 እ.ኤ.ኣ. = 413 ዓ.ም."} {"id": "7198", "contents": "1 January 576 - 30 August 576 እ.ኤ.ኣ. = 568 ዓ.ም. 31 August 576 - 31 December 576 እ.ኤ.ኣ. = 569 ዓ.ም."} {"id": "8260", "contents": "1 January 39 - 27 August 39 እ.ኤ.ኣ. = 31 ዓ.ም. 28 August 39 - 31 December 39 እ.ኤ.ኣ. = 32 ዓ.ም."} {"id": "8302", "contents": "1 January 18 - 26 August 18 እ.ኤ.ኣ. = 10 ዓ.ም. 27 August 18 - 31 December 18 እ.ኤ.ኣ. = 11 ዓ.ም."} {"id": "13774", "contents": "ገብርኤልና ሚካኤል ተታኮሱ (60)ወይዘሮ ማዘንጊያ ይፈሱና «ውይ ገብርኤልየ» ይላሉ። ይቆዩና እንደገና ይፈሳሉ «ውይ ሚካኤልየ» ይላሉ ከዛ ድንገት ዞር ሲሉ አለቃ ገብረሀናን በመስኮት ቆመው ያዩዋቸዋል። ድንግጥ ይሉና «እርሶ ደግሞ እዛ ቆመው ምን ያረጋሉ?» ብለው ይጠይቋቸዋል።አለቃ ገብረሀና ደግሞ «እን..ዴ.. ገብርኤልና ሚካኤል ሲታኮሱ እያየሁ ነዋ!» አሏቸው ይባላል።"} {"id": "16582", "contents": "ቀድሞ ነበር እንጂ ተራምዶ ማለፍ አሁን ምን ይሆናል ተይዞ መለፍለፍ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "1612", "contents": "ማላዊ በአፍሪካ ውስጥ የምትገኝ ወደብ-የለሽ ሃገር ናት። ከማለዊ ጋር የሚገናኙ ሀገሮች ታንዛኒያ ፣ ዛምቢያ እና ሞዛምቢክ ናቸው። ማላዊ ሐይቅ የሀገሪቱን 1/3 መሬት ይይዛል። ባላል ባላንታይር ቺክዋዋ ቺራድዙሉ ቺቲፓ ዴድዛ ዶዋ ካሮንጋ ካሱንጉ ሊኮማ ሊሎንግዌ ማቺንጋ ማንጎቺ ማክሂንጂ ሙላንጄ ምዋንዛ ምዚምባ ንችው ንክሃታ ንክሆታኮታ ንሳንጄ ንቺሲ ፋሎምቤ ረምፊ ሳሊማ ታዮሎ ዞምባ"} {"id": "4937", "contents": "1 January 1694 - 7 September 1694 እ.ኤ.ኣ. = 1686 ዓ.ም. 8 September 1694 - 31 December 1694 እ.ኤ.ኣ. = 1687 ዓ.ም."} {"id": "4949", "contents": "1 January 1688 - 7 September 1688 እ.ኤ.ኣ. = 1680 ዓ.ም. 8 September 1688 - 31 December 1688 እ.ኤ.ኣ. = 1681 ዓ.ም."} {"id": "44848", "contents": "ኋን ጊሌርሞ ካስቲዮ ኢሪያርት (ሚያዝያ ፱ ቀን ፲፱፻፸ ዓ.ም. ተወለደ) ኡራጓያዊ እግር ኳስ ተጫዋች ነው። ለፔኛሮል ክለብ የሚጫወት ሲሆን የኡራጓይ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድን አባል ነው። ^ \"Juan Castillo : Juan Guillermo Castillo Iriart\". Ceroacero.es. ^ \"Juan Castillo – Colo Colo\". Colo-Colo.cl. (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "45616", "contents": "ሳምሱ-ኢሉና ከ1662 እስከ 1624 ዓክልበ. ድረስ (ኡልትራ አጭር) የባቢሎን 7ኛ ንጉሥ ነበረ። አባቱን ሃሙራቢን ተከተለው። ለሳምሱ-ኢሉና ዘመን 38 ያህል የዓመት ስሞቹ ታውቀዋል። እንግዲህ በ9ኛው ዓመት (1654 ዓክልበ.) ካሳውያንን እንዳሸነፈ ታውቋል። በሚከተለው ዓመት የላርሳ ገዥ 2 ሪም-ሲን በዓመጽ ተነሣ፣ ይህም አመጽ በመላው ሱመርና አካድ ተስፋፋ። ሳምሱ-ኢሉና ግን እስከ 1649 ዓክልበ. ድረስ አመጸኖቹን ሁሉ አጠፋቸው። ከዚህ በኋላ ግን የኢሲን ገዥ ኢሉማ-ኢል በአመጽ ተነሣ፣ ደቡብም ሱመር በኢሊማ-ኢል ሥር «የባሕር-ምድር» የሚባለው ግዛት ሆነ (1645-1463 አክልበ. ግድም)። በ፳ኛው አመት (1643 ዓክልበ.) ኤሽኑና እንደገና ባመጸ ጊዜ ሳምሱ-ኢሉና አመጹን አጠፋ። በ1635-34 ዓክልበ. ፪ አሞራውያን ነገሥታት ያዲሀቡምና ሙቲ-ሑርሻን አሸነፋቸው። በ1628 ዓክልበ. ደግሞ አሞራውያንን አሸነፋቸው። የሳምሱ-ኢሉና ተከታይ ልጁ አቢ-ኤሹሕ ነበረ። የሳምሱ-ኢሉና ዓመት ስሞች"} {"id": "8129", "contents": "1 January 104 - 27 August 104 እ.ኤ.ኣ. = 96 ዓ.ም. 28 August 104 - 31 December 104 እ.ኤ.ኣ. = 97 ዓ.ም."} {"id": "50302", "contents": ""} {"id": "16181", "contents": "ሐምሌ ፳፪ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፫፻፳፪ ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፵፬ ቀናት፣ በዘመነ ዮሐንስ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፵፫ ቀናት ይቀራሉ። ፲፰፻፳፰ ዓ/ም በፓሪስ ከተማ በፈረንሳይ አብዮት እና በ’ናፖሌዎናዊ ጦርነቶች’ ሕይወታቸውን ላጡ ፈረንሳውያን ወታደሮች መታሰቢያ የቆመው ‘የድል ቅስት’ (Arc de Triomphe) ተመረቀ። ፲፱፻፲፫ ዓ/ም አዶልፍ ሂትለር የጀርመን ሰብአዊ የሠራተኞች ማኅበር (Nationalsozialistische Deutsche Arbeiterpartei ) መሪ ሆኖ ተመረጠ። ፲፱፻፳፰ ዓ/ም በወሎ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ጳጳስ የነበሩት አቡነ ጴጥሮስ በፋሺስት ኢጣልያኖች እጅ ተረሽነው ለኢትዮጵያ አገራቸው ነጻነት ሰማዕትነት ተቀበሉ። ፲፱፻፵ ዓ/ም በሁለተኛው ዓለም ጦርነት ምክንያት ለ አሥራ ሁለት ዓመታት ተቋርጦ የነብረው የኦሊምፒክ ፲፬ኛው ውድድር በሎንዶን ተጀመረ። ፲፰፻፸፭ ዓ/ም ኢጣልያዊው የፋሺስት መሪ ቤኒቶ ሙሶሊኒ በዛሬው ዕለት ተወለደ። ፲፰፻፺፪ ዓ/ም በአድዋ ጦርነት ጊዜ የኢጣልያ ንጉሥ የነበሩት ቀዳማዊ ኡምቤርቶ፣ ጋኤታኖ ብሬስኪ በተባለ ነፍሰ ገዳይ እጅ ሞቱ። (እንግሊዝኛ) http://en.wikipedia.org/wiki/July_29"} {"id": "16571", "contents": "ቀን ይነዳ እንደ ፍሪዳ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የጊዜን ህይለኝነት የሚያሳይ"} {"id": "20447", "contents": "እከክን ያመጣ ጥፍርንም አላሳጣ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20513", "contents": "እያየህ ተናገር እየዋኘህ ተሻገር የአማርኛ ምሳሌ ነው። እያየህ ተናገር እየዋኘህ ተሻገር የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "19451", "contents": "ወይጦኛ በኢትዮጵያ የሚነገር ናይሎ ሳህራዊ ተብሎ በሚታወቀው የቋንቋ መደብ ነው።"} {"id": "20003", "contents": "*ግምጃ ቤት ማርያም *ፋሲል መዋኛ *ፋሲል ቤተክርስቲያን *ድልድይ *ቋል (ጋብቻ)ቤት *እልፍኝ ጊዮርጊስ *አጣጣሚ ሚካኤል *የፈረሰኞች አለቃ ቤት *ራስ ግምብ ምንትዋብ ግምብ* በካፋ ግምብ * *ፈረስ ቤት ፋሲል ግምብ* አዋጅ መንገሪያ* ክረምት ቤት* *ዳዊት ፫ ዙፋን ቤት *አምበሶች ቤት *ዮሐንስ ጽሕፈት ቤት *ዮሐንስ ቤተመጻሕፍት *አዋጅ ነጋሪ *ጃን ተከል ዋርካ *ትንሹ የፋሲል ግምብ ታላቁ እያሱ (ኮርቻ)ግምብ * *ሰሜን አደባባይ ተክለ ሃይማኖት አምበሶች ቤት በአጼ ሳልሳዊ ዳዊት የተሰራ በፋሲል ግቢ የሚገኝ አንበሶች ይኖሩበት የነበር ነው። እስከ 1984 ዓ.ም. አምበሶች ይኖሩበት የነበር ሲሆን በዚሁ አመት የመጨረሻው አንበሳ በሞት አለፈ።"} {"id": "22073", "contents": "ድሀ ሲያገኝ ያጣ አይመስለውም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ድሀ ሲያገኝ ያጣ አይመስለውም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22121", "contents": "ድመትን በቆሎ መጠርጠር የአማርኛ ምሳሌ ነው። ድመትን በቆሎ መጠርጠር የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "43931", "contents": "3 መንቱሆተፕ ሳንኽካሬ ግብጽን ከጤቤስ (11ኛው ሥርወ መንግሥት) የገዛ ፈርዖን ነበረ። በሥነ ቅርስ ጉድለት ብዙ ስለ ፫ መንቱሆተፕ ድርጊቶች አይታወቅም። አንዳንድ ሕንፃ ከማሠራታቸው በላይ በተለይ የሚታወቀው በ2003 ዓክልበ. ግድም ወደ ፑንት አገር ለንግድ የላከው ተልእኮ ስለ ተከሠተ ነው። በአንድ ጽሑፍ ዘንድ ዓለቃው ሄኔኑና ፫ ሺህ ተጓዦች በየብስ እስከ ኮፕቶስ ከዚያም በመርከብ እስከ ፑንት ድረስ ሔዱ። ይህ ምናልባት የዛሬው ሶማሊላንድ ዙሪያ ይሆናል። ዕጣን፣ ሙጫ እና ሽቶ ይዘው ወደ ግብጽ ተመለሡ። በ2002 ዓክልበ. ግድም በሞተበት ዓመት ልጁ 4 መንቱሆተፕ (ነብታዊሬ) ፈርዖን እንደ ሆነ ይታስባል።"} {"id": "41015", "contents": "ትምህርት ለመሪካሬ በመካከለኛ ግብጽኛ የተጻፈ ጽሑፍ ሲሆን በጥንታዊ ግብጽ ጨለማ ዘመን የነገሡት የሄራክሌውፖሊስ ፈርዖኖች (9ኛ-10ኛ ሥርወ መንግሥታት በማኔጦን አከፋፈል) የአገዛዝ ሰነድ ነው። የፓፒሩስ መጀመርያ ስለ ተቀደደ፤ የሚናግረው ንጉሥ ስም ጠፍቷል፤ «ለልጁ መሪካሬ» ማንበብ ተችሎ የግብጽ ንጉሥ መሪካሬ ከአባቱ የተቀበለው ትምህርት እንደ ሆነ ይመስላል። ይህ የትኛው ፈርዖን እንደ ነበር ለማለት አስቸጋሪ ነው፤ ነገር ግን በይዘቱ የቀደሙት የሄራክሌውፖሊስ ፈርዖኖች ቀቲ (አቅቶይ) እና መሪብሬ ስሞች ይጠቀሳሉ። «በደቡባዊ ክፍላገር ላይ ክፉ አታድርግ፤ ስለርሱ የተናገረውን የመኖሪያውን ትንቢት ታውቀዋለህና... እኔ ለጢኒስ ደቡብ ጠረፉን በታወር መለስኩት። ንጉሥ መሪብሬ ያላደረገውን አድርጌ ከተማውን እንደ ጐርፍ ማረክሁት።» «የቀድሞ ንጉሥ አቅቶይ በትምህርት ያዋጀ፦ ለግፈኛው ዝም ማለት መሥዋዕቱን ያፈርሳል...» (ለተጨማሪ ቀቲ (አቅቶይ)ን ይዩ።) ትምህርት ለመሪካሬ (እንግሊዝኛ)"} {"id": "47567", "contents": "ካሊዳሳ በ400 ዓም አካባቢ የኖረ በሳንስክሪት የጻፈ ዝነኛ የሕንድ ጸሐፊና ባለቅኔ ነበር።"} {"id": "47885", "contents": "ኒዥኒ ኖቭጎሮድ (ሩስኛ፦ Ни́жний Но́вгород /ኒዥንይ ኖቭገረት/) የሩስያ ከተማ ነው። ከ1924 እስከ 1982 ዓም ድረስ ስሙ ጎርኪ ነበር። ከዚያም በፊትና በኋላ «ኒዥኒ ኖቭጎሮድ» በመባል ታውቀዋል። ይህም በሩስኛ «ታችኛ አዲስ ከተማ» ማለት ነው።"} {"id": "47903", "contents": "አንድ በተራ አቆጣጠር መጀመርያው ቁጥር ነው። ምልክቱ ከግዕዝ እንደ ትወረሰ ፩ ነው፣ ይህም ከግሪክ አልፋቤት መጀመርያው ፊደል አልፋ (በትንሹ «α») እንደ ተወሰደ ይታመናል። ኣንዳንድ ደራስያን ኣኃዞቹን ግሪኮች ቀዱ እንጂ ኢትዮጵያውያን ከግሪክ ኣልቀዱም ይላሉ። [1] በብዙ ልሳናት የሚገኘው ምልክት 1 ከሕንዳዊ ቁጥር ምልክቶች ተደረጀ። እነዚህ ምልክቶች በአውሮፓ ከ968 እና 1550 ዓም መካከል እየተደረጁ ተቀባይነት አገኙ። ከዚያ አስቀድሞ በሮማውያን ቁጥር ምልክቶች የ«አንድ» ምልክት ፊደሉ «I» ነበር።"} {"id": "48293", "contents": "የውሻ ወገን (Canis) ከውሻ በቀር ሌሎች ዝርያዎች አሉት። እነዚህ ዝርዮች ሁሉ 78 ሐብለ በራሂ ጥንዶች (39 x 2) ስላሉዋቸው፣ እርስ በርስ ሊከለሱ ይቻላል። ተኲላ C. lupus ውሻ (ለማዳ) C. lupus familiaris የአሜሪካ ተኲላ C. latris (ስሜን አሜሪካ ብቻ) ወርቃማ ተኲላ C. anthus (አፍሪካ ብቻ) (ከ2015 እ.ኤ.አ. በፊት የC. aureus አይነት ታሠበ) ወርቃማ ቀበሮ C. aureus (እስያ ብቻ) ቀይ ተኩላ (ወይም «ቀይ ቀበሮ») C. simensis (ኢትዮጵያ ብቻ) የዪ C. adustus (አፍሪካ ብቻ) ጥቁር ጀርባ ቀበሮ C. mesomelas (አፍሪካ ብቻ)"} {"id": "32861", "contents": ""} {"id": "4717", "contents": "1 January 1804 - 9 September 1804 እ.ኤ.ኣ. = 1796 ዓ.ም. 10 September 1804 - 31 December 1804 እ.ኤ.ኣ. = 1797 ዓ.ም."} {"id": "49199", "contents": "ታላቅ የጫካ እሪያ በአፍሪካ ጫካዎች የሚገኝ የእሪያ ዘመድ ነው። በጥቂት መጠን በኢትዮጵያም ተገኝተዋል። ለወገኑ Hylochoerus ብቸኛው ዝርያ ነው። ታላቅ የጫካ እሪያ ብዙ ረጅም ብርቱካን እና ጥቁር ጸጉር አለው። የረዘመ ክራንቻ ጥርስ አለው። በተለይ እጽ ይበላል፣ አንዳንዴም ጥምብ ያንሳል። በብዙ ቦታዎች በተለይ በሌሊት ይሂዳል፣ ሆኖም በቅዝቃዛ ወቅት ወይም ከሰዎች ሲራቅ በቀን ሊታይ ይችላል። እስከ ሀያ በአንድ መንጋ አብረው ይሄዳሉ። ታላቁ የጫካ እሪያ ገና ለመዳ አልተደረገም፣ በቀላሉ ለመዳ እንደሚደረግ ነበር ይታስባል። በጫካ ውስጥ ወንዱ ግፈኛ ሊሆን ይችላል፣ ወይም እርስ በርስ ሊታገሉ ወይም ቡራቡሬ ጅብን ከጥምብ ሊያባረሩ ይችላሉ። በግስላ ወይም በብዙ ቡራቡሬ ጅቦች ሊነጠቅ ይቻላል።"} {"id": "6775", "contents": "1 January 786 - 1 September 786 እ.ኤ.ኣ. = 778 ዓ.ም. 2 September 786 - 31 December 786 እ.ኤ.ኣ. = 779 ዓ.ም."} {"id": "3535", "contents": "ሞጆ በኢትዮጵያ የኦሮሚያ ክልል ከተማ ሲሆን በምስራቅ ሸዋ ዞንና በሉሜ ወረዳ ይገኛል። በ1998 ማዕከላዊ የስታትስቲክስ ባለስልጣን እንደተመነው የ39,316 ሰው መኖሪያ ሲሆን ከነሱም 19,278 ወንዶችና 20,038 ሴቶች ይገኙበታል። በሌላ ገለልተኛ ትምና ደግሞ የ34,411 ሰው መኖሪያ ተደርጎ ተገምቷል። የከተማው አቀማመጥ በ8°36′ ሰሜን ኬክሮስ እና 39°07′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ነው። ሞጆ ከተማ ከአደዲሰስ አበበባ 60 ኪሎ ሜትር እርቀት ላይ ትገኛለች ^ ማዕከላዊ የስታትስቲክስ ባለስልጣን, population.pdf ^ Butler, Rhett A., 2005 population estimates for cities in Ethiopia"} {"id": "47719", "contents": "ዘራይጥ (Rodentia) ከአይጥ ጭምር ብዙ ዝርያዎች ያጠቀለለ የጡት አጥቢ ክፍለመደብ ነው፤ ከነርሱም፦ ትንሽ አይጥ ሽኮኮ ጃርት ቢቨር አሉ።"} {"id": "48727", "contents": "ሞንቴ አጊላ በካብሬራ ወረዳ ውስጥ የምትገኘው፣ ከካብሬራ ከተማም 5 ኪሎሜትርየምትርቀው የቺሌ አነስተኛ ከተማ ነው። በቀድሞው ራሞን ሞንቴ አጊላ-ፖልኩራ ባቡር መንገድ በኢንዱስትሪ እውቅና የተሰጠው ቦታ ነው። 6,574 ነዋሪዎችን ያጠቃልላል። ዋና ካሬ። የእሳት አደጋ መከላከያ ጣቢያ። ቤተክርስቲያን። የእግር ኳስ ስታዲየም። የባቡር ሐዲድ በአገልግሎት ላይ ፣ በከተማው የባቡር ጣቢያ ውስጥ። በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ Monte Aguila የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ። ^ http://www.monteaguila.cl/ubicacion.html ^ http://www.cabrero.cl/conoce ^ http://www.ine.cl/estadisticas/censos/censos-de-poblacion-y-vivienda"} {"id": "51235", "contents": "ኤለክትሮን የሰብታ ልጅ ነው። ለ30 አመታት ቅድስት ሃገር ኢትዮጵያ ላይ ነግሷል። ቀዳሚው ሰብታ ሲሆን ተከታዩ ደግሞ ነቢር ነው። ኤለክትሮን ከ2545 - 2515 ቅ.ል.ክ ነግሷል።"} {"id": "6370", "contents": "1 January 984 - 2 September 984 እ.ኤ.ኣ. = 976 ዓ.ም. 3 September 984 - 31 December 984 እ.ኤ.ኣ. = 977 ዓ.ም."} {"id": "15646", "contents": "ሁለትዮሽ የቁጥር ስርዓት የምንለው ማንኛውንም ቁጥር በሁለት አይነት መልክቶች መወከል የሚችልን የቁጥር ስርዓት ነው። ለምሳሌ ማናቸውንም ቁጥር በ0 እና 1 ብቻ ስንወክል ያ ስርዓት ሁለትዮሽ የቁጥር ስርዓት ይባላል። ይህ የቁጥር ዘዴ በዲጂታል ኮረንቲ ክፍሎች በቀጥታ መወከል ስለሚችል ማናቸውም ዘመናዊ ኮምፒዩተሮች ውስጣቸው የሚሰራው በሁለትዮሽ የቁጥር ስርዓት ነው።"} {"id": "46558", "contents": "ስሜን ቆጵሮስ (በይፋ፦ «የቱርክ ስሜን ቆጵሮስ ሪፐብሊክ»፤ ቱርክኛ፦ Kuzey Kıbrıs /ኩዘይ ክብርስ/) በቆጵሮስ ደሴት ላይ የምትገኝ አገር ናት። በሐምሌ 8 ቀን 1966 ዓም የቆጵሮስ ግሪኮች ወገን የቆጵሮስ መንፈቅለ መንግሥት ስላካሄዱ፣ ስለዚህ በ13 ሐምሌ የቱርክ ሥራዊት በስሜን ወረረ፣ ጦርነቱም ከጨረሰ በኋላ የቱርኮች ወገን አስተዳደር በስሜኑ፣ የግሪኮችም በደቡቡ ቀርተው ነበር። በ1967 ዓም ስሜኑ «የቱርክ ቆጵሮስ ፌዴራላዊ ግዛት» ሆነ፣ በ1976 ዓም «የቱርክ ስሜን ቆጵሮስ ሪፐብሊክ» ሆነ። ሆኖም ከቱርክ አገር በስተቀር፣ ከአንዳችም ሌላ አገር ምንም ዲፕሎማቲክ ተቀባይነት የለውም። በተረፈ ሌሎቹ አገራት በይፋ በደቡብ የሚገኘውን የቆጵሮስ ሪፐብሊክን ይግባኝ ይቀበላሉ። ምጣኔ ሀብቱ በተለይ በቱሪስም ይመሰረታል፤ ቱሪስቶቹ ወይም በአየር ከቱርክ አገር፣ ወይም በመርከብ ይገባሉ። በግል ጀልባ (ያሕት) የሚገቡም አሉ። ወደ ውጭ አገር የሚላኩ ምርቶች የወተት ውጤቶች፣ ሎሚ፣ አረቄ፣ ዶሮ፣ ድንች ናቸው። ሕዝቡ ቱርክኛ ይናገራልና የእስልምና ተከታዮች ናቸው። ዋንኛው እስፖርት እግር ኳስ ነው። ባሕላቸው በጭፈራና በሙዚቃ፣ በሥነ ጥበብ፣ በአበሳሰል ወዘተ. እንደ ቱርክ አገር ባሕል ይመስላል። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "12496", "contents": "ሜንደሊቭየም(Mendelevium) የንጥረ ነገሮች ሠንጠረዥ ውስጥ ኬሚካዊ ውክሉ Md ነው። አቶማዊ ቁጥሩም 101 ነው። የጥንተ፡ንጥር ጥናት (ኬሚስትሪ) በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ ሜንደሊቭየም የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ። (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "21000", "contents": "የሌባ አይነደረቅ መልሶ ልብ ያደርቅ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሌባ አይነደረቅ መልሶ ልብ ያደርቅ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "37614", "contents": "ሽሪ ላንካ ወይም ስሪ ላንካ በእስያ እስጥ የሚገኝ አገር ሲሆን ይፋዊ ዋና ከተማው ኮቴ ነው። በተግባር ትልቁ ከተማው ኮሎምቦ ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "41991", "contents": "የኢትዮጵያ የ 5ሺ ዓመት ታሪክ ከ ኖሕ እስከ ኢሀዴግ በ2003 ዓ.ም በጋዜጠኛና ደራሲፍስሐ ያዜ ካሳ የተፃፈ መጽሐፍ ነው።የኢትዮጵያን የተዘነጋ ታሪክ ሳይቀር በከፍተኛ ምርምር ያሙዋላና በብዙሃኑ አንባቢያን ዘንድ ግዙፍ አድናቆት የተቸረውም ነው።የአለም ታሪክ መነሻ ኢትዮጵያ መሆኑዋን ያረጋገጠ ከመሆኑም በላይ፤ኢትዮጵያዊ ምሁራንን ሳይቀር ያስደነቀና ያስማማ ሆኖዋል።በተለምዶ የ3ሺ ዓመት ታሪክ እየተባለ የቆየው የኢትዮጵያ ታሪክም በዚህ መጥሃፍ ተሽሮ የ 5ሺ8መቶ ዓመት ታሪክ ያላት አገር መሆኑዋ ተረጋግጦበታል። http://books.good-amharic-books.com/fiveshe-1.PDF"} {"id": "48976", "contents": "ኡፕሳላ (ስዊድኛ፦ Uppsala) የስዊድን ከተማ ነው። ደግሞ ይዩ፦ ጋምላ ኡፕሳላ (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "48835", "contents": "ትሪፑረ በምሥራቅ የምትገኝ የሕንድ ክፍላገር ናት። በ1941 ዓም ከሕንድ ጋር ከተባበረ በፊት፣ ነጻ አገር የትሪፑረ መንግሥት ሆኖ ነበር።"} {"id": "44153", "contents": "ማካው (በቻይንኛ 澳門 /አውመን/) ከቻይና ሁለት ልዩ አስተዳደር ካላቸው ግዛቶች አንዱ ነው፤ (ሁለተኛው ሆንግ ኮንግ ሲሆን)። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "37515", "contents": "ካምቦዲያ ወይም በይፋ የካምፑቺያ መንግሥት በእስያ የሚገኝ አገር ሲሆን ዋና ከተማው ፕኖም ፔን ነው። በላዎስ፣ ታይላንድ፣ እና ቬትናም ይዋሰናል። የመንግሥት ሃይማኖት አሁን ቡዲስም ሲሆን ከ1967 እስከ 1981 ዓ.ም. ድረስ ማርክሲስም-ሌኒኒስም ነበረ። ስሙ ካምቦዲያ ረጅም ታሪክ አለው። በድሮ የካምቦጅ ብሔር ከሕንድ አርያኖች ወገኖች አንዱ ሲሆን ቅርንጫፎች እስከ ደቡብ-ምሥራቅ እስያ ድረስ ግዛታቸውን አደረሱ። ይህም የነገድ ስም የተሰጠው ከጥንታዊው ፋርስ ንጉሥ ካምቦሲስ እንደ ሆነ ተብሏል። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "6153", "contents": "1 January 1090 - 3 September 1090 እ.ኤ.ኣ. = 1082 ዓ.ም. 4 September 1090 - 31 December 1090 እ.ኤ.ኣ. = 1083 ዓ.ም."} {"id": "3768", "contents": "ኦስሎ የኖርዌ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 876፣391 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 14°27′ ደቡብ ኬክሮስ እና 17°05′ ምዕራብ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል። በኖርዌ መዝገቦች መሠረት፣ ከተማው መጀመርያ አስሎ ተብሎ የተመሠረተ በ1041 ዓ.ም. ገደማ በንጉሥ ሃራልድ 3ኛ ነበር። ከ1291 ዓ.ም. የአገሩ ዋና ከተማ ሆኗል። ከ1616 ዓ.ም. እስከ 1917 ዓ.ም. ድረስ ስሙ ክርስቲያና ተባለ፤ ከዚያ በኋላ ግን ስሙ ወደ ኦስሎ ተመለሰ።"} {"id": "4122", "contents": "ሰርጌይ ሚካይሎቪች ብሪን (እንግሊዘኛ: Sergey Mikhailovich Brin፤ ሩስኛ: Сергей (/ሰርገይ/) Михайлович Брин) (ኦገስት 21, 1973 እ.ኤ.አ. ተወለደ) ሩሲያዊ-አሜሪካዊ ሲሆን ጉግልን በመፍጠሩ ይታወቃል። በሩሲያ የተወለደ ሲሆን፥ ብሪን ከላሪ ፔጅ ጋር ጉግልን ከመጀመሩ በፊት ኮምፒዩተር ሳይንስና ሒሳብ አጥንቷል። ብሪን ባሁኑ ጊዜ የጉግል ቴክኖሎጂ ፕሬዝዳንት በመሆኑ ወደ 14.1 ቢሊዮን የአሜሪካን ዶላር የሚገመት ገንዘብ አለው። ይህም ከዓለም 26ኛ እና ከአሜሪካ 12ኛው ሀብታም ሰው ያደርገዋል። ሰርጌይ በሞስኮ፣ ሩሲያ ለየይሁዳ ቤተሰብ ተወለደ። 6 ዓመቱ ሲሆን ሰርጌይና ቤተሰቡ ወደ አሜሪካ መጡ። አባቱ ሚካኤል በሜሪላንድ ዩኒቨርስቲ ማቲማቲሻን ሆኖ እስክ ዛሬ ድረስ ያስተምራል። የስርጂ እናት ዩጂኒያ ብሪን ማቲማቲሻንና ሲቭል ኢንጅነር ሆና ለናሳ ትሰራለች። ሳሙኤል የሚባል ታናሽ ወንድምም አለው። ሰርጌይ በኮምፒዩተር ዕድገት ጊዜ በማደጉ የኮምፒዩተር ፍላጎቱ ከልጅነቱ ነው የጀመረው። መጀመሪያው ያገኘው ኮምፒዩተር አንድ ኮሞዶር 64 ሲሆን ይህንንም ከአባቱ ዘጠነኛው ልደት በዓሉ ላይ ነው ያገኘው። በሒሳብና ኮምፒዩተር ያለውን ተስዕጦም ገና ትንሸ እያለ ነው ያሳየው። የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርቱን በፔንት ብራንች ሞንቴሶሪ ትምህርት ቤት የወሰደ ሲሆን ሁለተኛ ደረጃ ትምህርቱን ደግሞ በኤላኖር ሩዝቬልት ትምህርት ቤት አጠናቋል። ቤተስቡም የሒሳብ ዕውቀቱንና ሩሲያኛው በማዳበር ረድተውቷል። በሴፕቴምብር 1990 እ.ኤ.አ.፣ ሰርጌይ ሒሳብና ኮምፒዩተር ሳይንስ ለማጥናት ሜሪላንድ ዩኒቨርስቲ፣ ኮሌጅ ፓርክ ገባ። በሜይ 1993 እ.ኤ.አ. የባችለር ሳይንስ ካማግኘቱ በኅላ በስኮላርሺፕ ኮምፒዩተር ሳይንስን ለማጥናት ወደ ስታንፎርድ ዩኒቨርስቲ ሄደ። ከዛም ከታሰበው ጊዜ በፊት በኦገስት 1995 እ.ኤ.አ. የማስተርስ ዲግሪውን ተቀበለ። ባሁኑ ጊዜ ግን የፒ.ኤች.ዲ. ጥናቱን ላልተወስነ ጊዜ አቋርጦ ጉግል ውስጥ እየሰራ ይገኛል።"} {"id": "16872", "contents": "በቅሎ አባትህ ማነው ቢሉት እናቴ ፈረስ ነች አለ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተጠየቀውን የሚመልስ"} {"id": "6336", "contents": "1 January 1001 - 3 September 1001 እ.ኤ.ኣ. = 993 ዓ.ም. 4 September 1001 - 31 December 1001 እ.ኤ.ኣ. = 994 ዓ.ም."} {"id": "3708", "contents": "ፋዱጽ (Vaduz) የሊክተንስታይን ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 5,300 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 47°08′ ሰሜን ኬክሮስ እና 09°32′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል። በ13ኛ ክፍለ ዘመን አካባቢ እንደ ተመሠረተ ይታሥባል።"} {"id": "48886", "contents": "ቡሳን የደቡብ ኮርያ ከተማ ነው።"} {"id": "16944", "contents": "ፈሪ የሚያባርረው ሳይኖር ይሸሻል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የፈሪን አስከፊ ጠባይ የሚያሳይ"} {"id": "31896", "contents": "ቺቸስተር (እንግሊዝኛ፦ Chichester) የእንግሊዝ ከተማ ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31468", "contents": "ጂን (ቻይንኛ፦ 廑) በጥንታዊ ቻይና የሥያ ሥርወ መንግሥት ዘመን ንጉሥ ነበር። ሌላ ስሙ ዪንጅያ ነበር። የቀርከሃ ዜና መዋዕል በተባለው ጽሑፍ ዘንድ፣ ለዘመኑ የተዘገበው እንዲህ ነው፦ በመጀመርያው ዓመት በሆ ወንዝ ምዕራብ ኖረ። በ፬ኛው ዓመት «የምዕራብ ሙዚቃ» ቃነ፤ የኩንዉና ወይ ገዥ ጂ ታን ወደ ሹዦው ተዛወረ። በ፰ኛው ዓመት (1661 ዓክልበ.) በታምራዊ ትርዒት አሥር ፀሐዮች አብረው በሰማይ ታዩ፤ በዚያም አመት ጂን ዓረፈና የአጐቱ ቡ ጅያንግ ልጅ ኮንግ ጅያ ተከተለው።"} {"id": "45952", "contents": "2010 አመተ ምኅረት፦"} {"id": "48710", "contents": "ብርኖ የቸኪያ ከተማ ነው። ከ11ኛ ክፍለ ዘመን ጀምሮ ታውቋል።"} {"id": "6528", "contents": "1 January 907 - 3 September 907 እ.ኤ.ኣ. = 899 ዓ.ም. 4 September 907 - 31 December 907 እ.ኤ.ኣ. = 900 ዓ.ም."} {"id": "13056", "contents": "እንጀራ'የዳቦ ዓይነት ሲሆን ከጢፍ፣ ከስንዴ፣ ከገብስ፣ ከሩዝ ወይም ከበቆሎ ሊዘጋጅ ይችላል። ከቅይ ውይም ከነጭ ጤፍ የሚዘጋጀው እንጀራ ተፈላጊና ተመራጭ ነው። አስፈላጊ ጥቁር ወይም ነጭ የጤፍ ዱቄት የጤፍ እርሾ አመቺ ማቡኪያ መጋገሪያ ምጣድ የምጣድ ማሰሻ (የተወገጠ ጎመንዘር) ለሊጥ ማዞርያ የሚያመች እቃ መሶብ እና እንጀራ ማውጫ ሰፊድ አሰራር 1. የጤፉን ዱቄት እንዳስፈላጊነቱ ቀንሶ በማቡኪያ ውስጥ ማድረግ እና እርሾውን ጨምሮ ማቡካት 2. ቡኮው ውሃ እንዲያቀር ቀጠን ማድረግ ከዛም መክደንእና3. ከሶስት ቀን በሇላ ያቀረረውን እርሾ መድፋት 4. እናም በድስት ለ ቡኮው በቂ የሚሆን ውሃ አፍልቶ ከ ቡኮው ቆንጥሮ እያማሰሉ መጨመር (አብሲት መጣል) አብሲሲቱ የሊጡ 1/3 መሆን አለበት 5. አብሲቱ በረድ ሲል ቡኮው ላይ መጨመር እና ቡኮው ሳይቀጥንሳይወፍር አዋህዶ ኩፍ እንዲል ከድኖ ማቆየት 6. ሊጡ ኩፍ ሲል ምጣዱን ማስማት እና በመጥለቂያ እየቀነሱ መታዱላይ ማዞር (መጋገር ) 7. አክንባሎ ወይም የምጣዱን ክዳን መክደን እና ትንሽ ቆይቶ እንጀራውን ማውጣት"} {"id": "1523", "contents": "ብርቱካን (ወይም ኦሬንጅ) ማለት የዛፍ አይነትም ሆነ በተለይ የዚሁ ዛፍ ፍሬ ማለት ነው። የሌሎች አትክልት ክልስ ሆኖ ከጥንት እንደ ለማ ይታሥባል። እርዝማኔው እስከ 10 ሜትር ድረስ ቢደርስም ዛፉ ትንሽ ይባላል፤ ቡቃያው እሾህ አለበትና ቅጠሎቹ ከ4 እስከ 10 ሳንቲሜትር ድረስ የሚዘረጉ እንደ ጥድም ወገን መቸም የማይረግፉ ናቸው። የፍሬው መጀመርያ ትውልድ በደቡብ-ምሥራቃዊ እስያ በህንደኬ፣ በቬትናም ወይም በደቡብ ቻይና ተገኘ። የብርቱካን እርሻ በብዙ አገሮች ምጣኔ ሀብት በጣም ታላቅ የንግድ ሥራ ነው። እዚህ ማለት በአሜሪካ፣ በሜዲቴራኔያን አገሮች፣ በሮማንያ፣ በደቡብ አፍሪካ፣ በቻይና፣ በአውስትራልያም ይከትታል። ብርቱካን በዓለሙ ውስጥ ሙቅ አየር በሚገኝበት በሰፊ ይበቅላል፤ የብርቱካንም ጣዕም ከጣፋጭ እስከ ኮምጣጣ ድረስ ይለያል። ፍሬው በተለመደ ይላጣል ጥሬም ሆኖ ይበላል፤ አለዚያ ለጭማቂው ይጨመቃል። ወፍራምና መራራ ልጣጩ በተለመደ ወደ ቆሻሻ ይጣላል፤ ነገር ግን በክብደትና በሙቀት አማካኝነት ውሃውን በማስወግድ፣ ለመኖ ሊጠቅም ይችላል። ባንዳንድ የምግብ አሠራር ዘዴ ደግሞ፣ እንደ ጣዕም ወይም እንደ መከሸን ይጨመራል። የልጣጩ አፍአዊው ቆዳ በልዩ መሣርያ በቀጭን ይፋቃልና ይሄ ጣዕሙ ለወጥ የሚወደድ ቅመም ያስገኛል። ከልጣጩ በታች ያለው ነጭና ሥሥ ሽፋን ስለማይረባ ይጣላል። ደግሞ የብርቱካን ዘይት አስታጋሽ መዓዛ ስላለው በሕክምና ይጠቅማል። ከብርቱካን የተሠራ ሌላ ውጤት እንደሚከተለው ነው፦ የብርቱካን ጭማቂ በኒው ዮርክ ሸቀጣሸቅጥ ገበያ ላይ የሚነገድ የንግድ ዕቃ ነው። የዓለሙ አንደኛ ብርቱካን ጭማቂ የምታስገኝ ሀገር ብራዚል ስትሆን ሁለተኛዋ ፍሎሪዳ ክፍለሀገር በዩናይትድ ስቴትስ ውስጥ ትሆናለች። የብርቱካን ዘይት ልጣጩን በመጭመቅ ይሠራል። የዕንጨት ዕቃ መልክ ለማሳምር የጠቅማል፤ ደግሞ የእጅ ማጽዳት ቅባት ያደርጋል። የሚረጭ አይነት በሱቅ ሲሸጥ በጣም ኃይለኛ ማጽደጃ ነውና ለአካባቢ አይጎዳም አይመርዝምም። የብርቱካን አበባ የፍሎሪዳ ክፍለሀገር ብሄራዊ ምልክት ቢሆን እንዲሁም በአንዳንድ ባሕል እምነት ውስጥ የመልካም ዕድል ምልክት ሆኛልና ለሙሽሪት እቅፍና ለጌጥ በሠርግ ጊዜ ለረጅም ዘመን ባሕላዊ ነበር። ያበባው ቅጠል ደግሞ መልካም መዓዛ ያለበት ሽቶ ሊሠራ ይችላል። የብርቱካን አበባ ማር የሚሠራ የንብ ቀፎ በብርቱካን ደን ውስጥ በማበቡ ጊዜ በማስቀመጥ ነው። ይህ አደራረግ ደግሞ ዘር ያለባቸው ሌሎች አበቦች እንዲራቡ ያደርጋል። የብርቱካን አበባ ማር እጅግ የወደዳል ጣእሙም እንደ ብርቱካን ይመስላልና። እንዲያውም ብርቱካን፣ ሎሚ መንደሪን ወዘተ."} {"id": "46827", "contents": "ዘ ፎክስ ኤንድ ዘ ሐውንድ (በእንግሊዝኛ: The Fox and the Hound) በዲዝኒ በ1981 እ.ኤ.አ. የተፈጠረ አንድ የአሜሪካ አኒሜሽን ፊልም ነው። ይህ የዲዝኒ 24ኛ አኒሜሽን ፊልም።"} {"id": "32450", "contents": "ሂርካኒያ በጥንታዊ ፋርስ አገር የነበረ አውራጃና ግዛት ነበር። በ523 ዓክልበ. በገደል የተቀረጸው የቤኂስቱን ጽሑፍ በጥንታዊ ፋርስኛ «ቬርካና» ይለዋል፤ ይህ የተኲላ (ቬርካ) አገር ማለት ነው። ሂርካኒያ ከ530 እስከ 337 ዓክልበ. ድረስ የፋርስ መንግሥት ክፍላገር ሲሆን ከታላቁ እስክንደር በኋላ እስከ 200 ዓክልበ. ግድም ድረስ ግሪኮች አስተዳደሩት። ከዚያ እስከ 200 ዓ.ም. ድረስ የጳርቴ ሰዎች አስተዳደሩት፣ ከነርሱም በኋላ የሳሳኒድ መንግሥት ክፍል ነበር። የሳሳኒድ መንግሥት በ641 ዓ.ም. ለእስላሞች ኃያላት በወደቀበት ዘመን፣ የዞራስተር ተከታዮች ቅሬታ በሂርካኒያ እስከ 15ኛው ክፍለ ዘመን ዓ.ም. ድረስ በነጻነት ቆመ።"} {"id": "3683", "contents": "ጃካርታ የኢንዶኔዢያ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 13,194,000 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 8,389,443 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 06°08′ ደቡብ ኬክሮስ እና 106°45′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል። ከ389 እስከ 1519 ዓ.ም. ድረስ ስሙ «ሱንዳ ከላፓ» ነበረ። ከዚያም በኋላ እስከ 1611 ዓ.ም. ድረስ ስሙ «ጃያካርታ» ተባለ። በ1611 ዓ.ም. የሆላንድ ሰዎች ስሙን ወደ «ባታቪያ» ቀየሩት፤ በ1941 ዓ.ም. ደግሞ ኢንዶኔዥያ ነጻነትዋን ስታገኝ ስሙ «ጃካርታ» ሆነ፤ የአገርም ዋን ከተማ በይፋ ተደረገ። ይህ ስም ከቀድሞው «ጃያካርታ» ሲሆን ትርጉሙ «ፍጹም ድል ማድረግ» ያህል ነው።"} {"id": "16845", "contents": "ቴክኔቲየም (Technetium) የንጥረ ነገሮች ሠንጠረዥ ውስጥ ኬሚካዊ ውክሉ Tc ነው። አቶማዊ ቁጥሩም 43 ነው። የጥንተ፡ንጥር ጥናት (ኬሚስትሪ) በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ ቴክኔቲየም የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ። (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "49245", "contents": "(ለቀደሙት ነገሥታት ካነሽን ይዩ።) ቱድሐሊያ (?) 1628-1605 ዓክልበ. ግድም ሕሽሚ-ሻሩማ 1605-1582 ዓክልበ. ግድም 1 ላባርና 1582-1559 ዓክልበ. ግድም 1 ሐቱሺሊ 1559-1536 ዓክልበ. ግድም 1 ሙርሲሊ 1536-1507 ዓክልበ. ግድም 1 ሐንቲሊ 1507-1491 ዓክልበ. ግድም 1 ዚዳንታ 1491 ዓክልበ. ግድም አሙና 1491-1488 ዓክልበ. ግድም 1 ሑዚያ 1488 ዓክልበ. ግድም ተለፒኑ 1488-1483 ዓክልበ. ግድም ታሑርዋይሊ 1483 ዓክልበ. ግድም አሉዋምና 1483-1478 ዓክልበ. ግድም 2 ሐንቲሊ 1478-1473 ዓክልበ. ግድም 2 ዚዳንታ 1473-1458 ዓክልበ. ግድም 2 ሑዚያ 1458-1438 ዓክልበ. ግድም 1 ሙዋታሊ 1438-`1433 ዓክልበ. ግድም 1 ቱድሐሊያ 1433-1408 ዓክልበ. ግድም 1 አርኑዋንዳ 1408-1378 ዓክልበ. ግድም 2 ቱድሐሊያ 1378-1361 ዓክልበ. ግድም 1 ሱፒሉሊዩማ 1361-1331 ዓክልበ. 2 አርኑዋንዳ 1331-1330 ዓክልበ. 2 ሙርሲሊ 1330-1303 ዓክልበ. 2 ሙዋታሊ 1303-1283 ዓክልበ. 3 ሙርሲሊ ወይም ኡርሂ-ተሹብ 1283-1276 ዓክልበ. 3 ሐቱሺሊ 1276-1249 ዓክልበ. 4 ቱድሐሊያ 1249-1217 ዓክልበ. 3 አርኑዋንዳ 1217-1215 ዓክልበ. 2 ሱፒሉሊዩማ 1215-1186 ዓክልበ."} {"id": "12849", "contents": "ማንኛውም የመግነጢስ መስክ የሚፈጥር መሳሪያ በሙሉ 'ማግኔት ይባላል። የመግነጢስ መስክ በአይን የማይታይ ቢሆንም ነገር ግን በዚህ ሜዳ ውስጥ አንዳንድ በረታብረቶች በተለይም ብረት ነክ የሆኑት ወደ ማግኔቱ የመሳብ አዝማሚያ ያሳያሉ። እርግጥ ነው የማግኔት ባህርይ መሳብ ብቻ ሳይሆን ሌሎችን ማግኔቶችን የመግፋትም ባህርይ አለው። (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) ማግኔት የሚለዉ ቃል magnesia ከሚባል ከጥንት ከተማ በመካከለኛው ምስራቅ የሚገኝ ነው። ማግኔቶች የተለያዩ ቅርፅ አላቸው ከእነሱም ውስጥ bar,horse shoe,u-shaped and cylindrical ናቸው።"} {"id": "47374", "contents": "አንሪ ማቲስ (ፈረንሳይኛ፦ Henri Matisse) ዝነኛ የፈረንሳይ ሰዓሊ ነበሩ። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "9390", "contents": "(ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "16633", "contents": "መዶሻ ለግንባታ ስራ የሚያገለግል መሳሪያ ነው። ይህ መሳሪያ አንድን አካል ወደሌላ አካል ለማስመጥ ወይንም ለመምታት ያገለግላል። ተጨማሪ ይዩ መርቴሎ"} {"id": "4448", "contents": "1 January 1938 - 10 September 1938 እ.ኤ.ኣ. = 1930 ዓ.ም. 11 September 1938 - 31 December 1938 እ.ኤ.ኣ. = 1931 ዓ.ም."} {"id": "12478", "contents": "ሒሊየም ንጥረ ነገር ሲሆን ከአየር የቀለለ ጋዝ ነው። የጥንተ፡ንጥር ጥናት (ኬሚስትሪ) (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "46814", "contents": "ቁስ አካላዊነት ዋና የፍልስፍና ዓይነት ሲሆን፣ ዓለም የተሰራችው ከቁስ አካላት ብቻ እና ባህርይዋም የቁስ አካል አይነት ነው የሚል ነው። በዚህ አስተሳሰብ፣ ማናቸውም የመንፈሳዊም ሆነ የሐሳብ ክስተቶች ከቁስ አካላት ግንኙነት እና እነርሱን ከሚገዙ ህግጋት የሚመዘዙ ናቸው። ስለዚህም ብቸኛው የአለም ነባራዊ ክፍል፣ ከሐሳብ ነጻ ህልውና ያለው፣ ቁስ አካል ነው። ቁስ አካላዊነትን በትይዩ የሚቃዎመው የፍልስፍና አይነት ሐሳባዊነት ይባላል።"} {"id": "5823", "contents": "1 January 1255 - 5 September 1255 እ.ኤ.ኣ. = 1247 ዓ.ም. 6 September 1255 - 31 December 1255 እ.ኤ.ኣ. = 1248 ዓ.ም."} {"id": "12936", "contents": "ውሻ Canis lupus familiaris በሚባለው ሳይንሳዊ ስም የሚታወቅ ከተኩላ የተላመደ የCanidae ቤተሰብ አባል ነው። የሠው ልጅ ከረጅም አመታት በፊት ቅድሚያ ካለመዳቸው እንስሳት መካከል ይጠቀሳል። የውሻ አስተኔ ውስጥ አንዳንድ ሌሎች ዝርዮች ደግሞ በስማቸው «ውሻ» ይባላሉ፣ እንጂ የለማዳው ውሻ ዝርያ አይደሉም። እነሱም፦ የአፍሪካ ኣውሬ ውሻ የእስያ አውሬ ውሻ አጭር ጆሮ ውሻ (ደቡብ አሜሪካ) የጫካ ውሻ (ደቡብ አሜሪካ) የራኩን ውሻ (ምሥራቅ እስያ) እንዲሁም በዘራይጥ መደብ ውስጥ በስሜን አሜሪካ የሚገኝ አንድ የሽኮኮ ወገን «የሜዳ ውሻ» ይባላል፤ እሱ በውነት የውሻ አስተኔ አባል አይደለም። (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "12671", "contents": "አርተር ራምቦ (1854 እ.ኤ.አ.-1891 እ.ኤ.አ.፣ ፈረንሳይኛ፡ Arthur Rimbaud፣) የፈረንሳይ ጸሓፊ ነበረ። በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ አርተር ራምቦ የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "38273", "contents": "\"ቢግ ባንግ\" ወይንም ታላቁ ፍንዳታ በሳይንቲስቶች ዘንድ የመላው ዓለም መነሻ ኩነትን ይገልጻል ተብሎ የሚታመንበት ኅልዮት ነው። አጠቃላይ አንጻራዊነት የተባለውን የአልበርት አይንስታይን ሳይንሳዊ ቀመር በመጠቀም ከአሁን ከአለንበት ጊዜ ወደኋላ ስንምለስ አንድ ወቅት ላይ ዓለም በሙሉ ተጨምቆ፣ አንዲት ትንሽ እኑስ እንደነበር እንረዳለን። ይህ እኑስ በውስጡ ምንም አይነት አቶም፣ መዋቅርም ሆነ ቅጥ አልነበረውም። ይልቁኑ እጅግ ሞቃት፣ እጅግ ትንሽ እና አዕላፍ ጭፍገት ነበረው። ከዛሬ 13.7 ቢሊዮን ዓመት በፊት፣ ይህ ጥንጥ ጠጣር ነገር ድንገት በመፈንዳት በመበታተኑ ኅዋ እና አቶሞች ተፈጠሩ። እንዲሁም አቶሞቹ እየጓጎሉ ኮኮቦችን ፈጠሩ። በዚህ ሁኔታ ከፍንዳታው በኋላ የተፈጠረው ዓለም እየሰፋና እና እየቀዘቀዘ በመሄዱ እንደ መሬት ያሉ ፈለኮች (ፕላኔቶች) በሂደት ቀስ እያሉ ተፈጠሩ። በአሁኑ ወቅት፣ ምንም እንኳ ቀስ ብሎ ቢሆንም፣ ኅዋ እና በውስጡ ታቅፎ ያለው ቁስ እየተለጠጠና ሙቀቱም እየቀነሰ ይገኛል። ይህን እሚያጠናው የሳይንስ ክፍል ኮስሞሎጂ ሲባል በዚህ የጥናት ዘርፍ ተቀባይነት ያገኜው የ ቢግ ባንግ ኅልዮት በብዙ ሳይንቲስቶች ዘንድ ተቀባይነትን አግኝቷል።"} {"id": "6498", "contents": "1 January 922 - 2 September 922 እ.ኤ.ኣ. = 914 ዓ.ም. 3 September 922 - 31 December 922 እ.ኤ.ኣ. = 915 ዓ.ም."} {"id": "6504", "contents": "1 January 919 - 3 September 919 እ.ኤ.ኣ. = 911 ዓ.ም. 4 September 919 - 31 December 919 እ.ኤ.ኣ. = 912 ዓ.ም."} {"id": "7308", "contents": "1 January 524 - 30 August 524 እ.ኤ.ኣ. = 516 ዓ.ም. 31 August 524 - 31 December 524 እ.ኤ.ኣ. = 517 ዓ.ም."} {"id": "7320", "contents": "1 January 518 - 30 August 518 እ.ኤ.ኣ. = 510 ዓ.ም. 31 August 518 - 31 December 518 እ.ኤ.ኣ. = 511 ዓ.ም."} {"id": "7020", "contents": "1 January 664 - 31 August 664 እ.ኤ.ኣ. = 656 ዓ.ም. 1 September 664 - 31 December 664 እ.ኤ.ኣ. = 657 ዓ.ም."} {"id": "14790", "contents": "ለማረም ማን ብሎት ሲሰራው ግን ግድፈት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ትችት ሰጭወች ብዙ ጊዜ ስራ ላይ ብቃቱ እንደሌላቸው የሚያሳይ።"} {"id": "13734", "contents": "በጃቸው (18) አለቃ በጣም ሴሰኛ መሆናቸው ይነገራል። በአንድ ወቅት አንዲት ወጣት አይተዋት በመውደዳቸው ወላጆችዋን እንደምንም ብለው በማስፈቀድ ያገቧታል። አንሶላ የመጋፈፊያው ጊዜ ሲደርስ አለቃ ወረድ ብለው ስራ ሊጀምሩ ሲሉ እንትናቸው ተኝቶ አልነሳ እምቢ ይላቸዋል። ቢታገሉ ቢታገሉ አልተሳካላቸውም። ስለዚህ ሌላ አማራጭ በመውሰድ ለእጃቸው ተጨማሪ ስራ ሰጥተው ሲያሰሩ ያድራሉ። መከራዋን ስታይ ያደረች ልጅም ጠዋት ለሽንት እንደወጣች በዚያው ጠፍታ ወደ ወላጆችዋ ትሄዳለች። ችግሯን ግን ደፍራ አልነገረቻቸውም። ይሁንና አለቃ ሳያፍሩ ሽማግሌ ሰብስበው ወደ ልጂቱ ቤት ይመጣሉ። ሽምግልናም ይጀመራል። ለምን ትተሻቸው እንደመጣሽ፤ ምን እንደበደሉሽ ንገሪን ትባላለች። እንዴት ደፍራ ትናገር! ተቸገረች። በመጨረሻም ሲያዋክቧት ግራ ገባትና በእጃቸው .....ብላ የሚቀጥለውን መጨረስ ሳትችል ትቀራለች። አለቃም ምን ለማለት እንደፈለገች ይረዱና ወዲያውኑ ለሽማግሌዎች እስቲ እግዜር ያሳያችሁ! ድሮውንስ ላይበጀኝ ነው ያገባኋት በጃቸው የምትለኝ? ብለው ለጊዜው ጉዳቸው ሳይወጣ አሸንፈው ወሰዷት ይባላል።"} {"id": "10302", "contents": "አና ጎሜዝ የአውሮፓ ኅብረት ምክር ቤት አባልና የፖርቱጋል ተወላጅ ናቸው። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "12900", "contents": "አይን የብርሃንን መኖር የሚያሳውቅ የስሜት ህዋስ ነው። ይህንንም ተግባር የሚፈጽመው አሱ ላይ ያረፈውን ብርሃን ወደ ኮርንቲና ኬሚካል በመቀየር ያንን መልእክት በነርቮቻችን አድርጎ ወደ አንጎላችን በማሻገር ነው። ብዙ ህይወት ያላቸው ነገሮች አይን አላቸው ነገር ግን የሁሉም አይን አንድ አይነት ሃይል ወይም ተፈጥሮ የለውም። ለምሳሌ የጥቃቅን እንስሶች አይን እንደሰው ልጅ አይን አካባቢያቸውን በሚገባ ለይተው እንዲያዩ ሳይሆን የሚረዳቸው እንዴው ለወጉ የብርሃንን መኖር ወይም አለመኖር ብቻ እንዲያውቁ ነው የሚረዳቸው። ሌሎች ታላላቅ እንስሳት በጣም የተወሳሰብ አይን ሲኖራቸው አይናቸውም ከአዕምሮአቸው ጋር የሚያያዙባቸው የነርቭ ክፍሎች እንዲሁ የተወሳሰቡ ናቸው። ባጠቃላይ 96% የሚሆን በምድራችን የሚኖሩ እንስሶች የተወሳሰቡ አይኖች ሲኖሩዋቸው እነዚህ የተወሳሰቡ አይኖች በ10 ዓይነት ለይቶ የማየት ችሎታ ይከፈላሉ። ዐይን ዐይን ጆሮ ቆዳ አፍ ጥርስ አፍንጫ እግር እጅ ጸጉር (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "21492", "contents": "የጨዋ ልጅ ሁሉ አርግዟል በሆዱ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የጨዋ ልጅ ሁሉ አርግዟል በሆዱ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21564", "contents": "ያህያ ፍለጋና የጥሬ እራት በግዜ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያህያ ፍለጋና የጥሬ እራት በግዜ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22020", "contents": "ዳቦ ሲበሉ ልብ ልቡን ዳገት ሲወጡ ጥግ ጥጉን የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዳቦ ሲበሉ ልብ ልቡን ዳገት ሲወጡ ጥግ ጥጉን የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "31278", "contents": "'አይድ ማክ አይሙይረቅ የ አየርላንድ ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31428", "contents": "'ዦው ሥያንግ የ ቻይና ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "6284", "contents": "1 January 1027 - 4 September 1027 እ.ኤ.ኣ. = 1019 ዓ.ም. 5 September 1027 - 31 December 1027 እ.ኤ.ኣ. = 1020 ዓ.ም."} {"id": "6926", "contents": "1 January 711 - 2 September 711 እ.ኤ.ኣ. = 703 ዓ.ም. 3 September 711 - 31 December 711 እ.ኤ.ኣ. = 704 ዓ.ም."} {"id": "14240", "contents": "ሀብታም ገንዘቡን ያስባል ድሀ ቀኑን ይቆጥራል የአማርኛ ምሳሌ ነው። - ሃብታምና ድሃ በህይወት ውስጥ ያላቸው የተለያየ አላማን የሚያሳይ ተረትና ምሳሌ።"} {"id": "16766", "contents": "ጊላኪኛ በስሜን ፋርስ በካስፒያን ባሕር አጠገብ የሚሰማ ቋንቋ ነው። በቱርክ ከሚገኘው ከዛዛኪኛ ጋር ቅርብ ዝምድና አለው። የጊላኪኛ ውክፔዲያ አለ! (ይህ ቋንቋ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "16208", "contents": "የድንችና የእንቁላል ሰላጣ - በ15 ደቂቃ ውስጥ የሚዘጋጅ ስምንት እንቁላል አንድ ትልቅ ድንች፣ የተከተፈ (በፈለጉት ቅርጽ መክተፍ ይቻላል) ሁለት የሻይ ማንኪያ የተፈጨ ዝኩኒ (Pickle relish) አራት የሻይ ማንኪያ ድሬሲንግ ክሬም (miracle whip መጠቀም ይቻላል) ሁለት የሻይ ማንኪያ ሰናፍጭ (mustard) ቁንዶ በርበሬ ለጣዕም የፈረንጅ ቃሪያ (ተቆራርጦ) እንቁላሎቹን ለመቀቀያ በተዘጋጀ ድስት ሁለት ሴንቲ ሜትር በላይ ውሃው እስኪሸፍነው ድረስ ውሃ መጨመር፤ በእሳት ላይ ከጣዱ በኋላ ወዲያው እንደፈላ እንቁላሎቹን አውጥቶ በትኩሱ ውሃ ውስጥ ለ15 ደቂቃ ማቆየት፡፡ ከ15 ደቂቃ በኋላ እንቁላሎቹን ከትኩሱ ውሃ አውጥቶ እስኪቀዘቅዝ ድረስ በቀዝቃዛ ውሃ ማለቅለቅ፤ የቀዘቀዙትን እንቁላሎች እኩል ለሁለት ከሰነጠቁ በኋላ አስኳሉን እያወጡ ከንጹሕ ሰሀን ላይ ማድረግ፤ በተፈለገው ቅርጽ የተከተፈውን ድንች ከ10 እስከ 15 ደቂቃ ድረስ በውሃ ማብሰል፤ የበሰለውን ድንች ውሃውን አጠንፍፎ ድንቹን ማቀዝቀዝ፤ ንጹሕ ሰሀን በማዘጋጀት የእንቁላል አስኳሉን ከተፈጨው ዝኩኒ፣ ከሰናፍጭ፣ ድሬሲንግ ክሬም፣ ጨውና ቁንዶ በርበሬውን ማቀላቀል፤ የበሰለውን ድንችም ለሰሀን ውስጥ ጨምሮ በሹካ እያማሰሉ ማቀዝቀዝ፤ በመጨረሻም በመመገቢያ ሰሀን አዘጋጅቶ የድንችና እንቁላል ሰላጣውን በሰሀኑ ላይ ማድረግና ለመልክ የፈረንጅ ቃሪያውን ቆራርጦ ላዩ ላይ መነስነስና ለማዕድ ማቅረብ፤"} {"id": "17102", "contents": "በወተት ላይ ውሀ መጠጣት ያበዛዋል ያነጣዋል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ጥሩ ስራ ነው የሚል ይመስላል። ከወተት ጠጥቶ ጠላ እግዚአብሔር ሲጣላ፣ ጠላ ጠጥቶ ወተት የእግዚአብሔር ምህረት ጋር ተወራራሽ ዘይቤ ነው።"} {"id": "17270", "contents": "የዕድል ጥናት የአንድን ወይም ከዚያ በላይ ኩነት እውን የመሆን ዕድል (መጠነ አዝማሚያ) የሚያጠና የሒሳብ ክፍል ነው። ለምሳሌ ሳንቲም በአየር ላይ ተወርውሮ መሬት ላይ ሲያርፍ \"ፊት\" ወይም \"ግልባጭ\" የመሆን ኩነት ያጋጥማል። ፊት የመሆን አዝማሚያውን የምንለካው በዕድል ጥናት ሲሆን በአጠቃላይ ሁለት ኩነቶች ስላሉ፣ ከሁለቱ አንዱ የመሆን ዕድሉ 1/2ኛ ወይም 0.5 ነው እንላለን። በአጠቃላይ መልኩ \"እድል ጥናት\" ማለት የአንድን ወይም ከዚያ በላይ ኩነት የመሆን አዝማሚያ እምነት ወይም እውቀት የምንገልጽበት መንገድ ነው። በአሁኑ ዘመን ዕድል ጥናት ሁለት አይነት አንድምታ ይይዛል፤ ፩ - ከድግግሞሽ አጥኒወች አንጻር፡ ዕድል ማለት አንድ ዘፈቀደ ሙከራ ተካሂዶ፣ ያ ሙከራ ሲደጋገም የአንድ ክስተት (ኩነት) በኒህ ሙከራወች ውስጥ የመደጋገም መጠን ማለት ነው። በድግግሞሽ አጥኒወች ዘንድ፣ እድል ማለት፣ ከብዙ ሙከራወች በኋላ አንድ ኩነት የሚያሳያው አንጻራዊ ድግግሞሽ መጠን ማለት ነው። ለምሳሌ ሳንቲምን ወደ ላይ በማጉናት ሙከራ ብናደርግና ይህን ሙከራ 1 ቢሊየን ጊዜ ብንደጋግመው፣ \"ፊት\" የማግኘቱ ድግግሞሽ ስንት ጊዜ ነው?"} {"id": "20336", "contents": "እንኳንስ ዘንቦብሽ እንዲያውም ጤዛ ነሽ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "18056", "contents": "ኅብረተሰብ ማለት በጠቅላላ የሰው ልጆች ማህበረሰቦችና ግንኙነቶች ወይም የአንዱ ማህበረሰብ መቧደኖች የሚገልጽ ቃል ነው። ቃሉ ከግዕዝ ሲሆን ትርጉሙ «የሰው» (ሠብ) «ትብብር» (ኅብረት - ከግሡ ኅበረ፣ አበረ) ሊሆን ይችላል። অওঁ! ደግሞ ይዩ፦ የባሕል ጥናት π`♠[২২`"} {"id": "23144", "contents": "ክዱስ ሃርቤ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ከአለት የተፈለፈ ቤተ ክርስቲያን ነው።"} {"id": "21968", "contents": "ደባ ራሱን ስለት ድጉሱን አያጣውም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ደባ ራሱን ስለት ድጉሱን አያጣውም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "18728", "contents": "ፍሬድሪክ ማንፍሬድ (እ.አ.አ. ከ1912 – 1994) ታዋቂ አሜሪካዊ ደራሲ ነው። በዋናነት እንግሊዝኛ: Lord Grizzly በተሰኘው ስራው ይታወቃል። ‎የአሜሪካዊ ደራሲያን ዝርዝር (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "12236", "contents": "ዘሃራ ወይም ቬነስ፡ (ምልክት፦) መሬት በምትገኝበት ማለትም ሚልክ ዌይ ተብሎ በሚጠራው ረጨት ወይም የከዋክብት ስብስብ ውስጥ የሚገኝ ፈለክ ነው። ይህ ፕላኔት ከፀሐይ ባለው ርቀት ሁለተኛ ቅርቡ (2ኛው) ነው። ከበስተኋላው ሰባቱ ፈለኮች ማለትም መሬት፣ ማርስ፣ ጁፒተር፣ ሳተርን ኡራኑስ፣ ነፕቲዩን እና ፕሉቶ ይገኛሉ። ከፊቱ የምትገኘው ብቸኛዋ ፈለክ ኣጣርድ ናት። ዘሃራ የሚለው ስም ከአረብኛ «ዙህራ» ሲሆን ይህ ማለት ቁንጅና ወይም አበባ ነው። በአንድ ጥንታዊ የአረብ ትውፊት ዘንድ ዙህራ የተባለች ሴት በተዓምር ፈለክ ሆነች። አረቦች ይህን ትውፊት ከአይሁዶች፣ አይሁዶችም ከባቢሎን ሰዎች እንደ በደሩት ይታመናል። በአረመኔ እምነቶች ፈለኩ በፍቅር ጣዖት ስም ይባል ነበር፤ በእንግሊዝኛ ቬነስ የሚለው ስም ከሮማይስጥ የጣዖት ስም ነው። በእብራይስጥ ደግሞ ለዚሁ ፈለክ ያለው ስም «ኖጋህ» ሲሆን ይህ በአማርኛ ማለት «ንጋት» ነው (የንጋት ኮከብ)። ይህ ፈለክ በመሬት ሰማይ ላይ ከሚታዩ አካላት እንደ ጨረቃ ሁሉ ግዙፉ አካል ነው። ይህን ፈለክ ለማየት ጥሩ ጊዜ የሚሆነው ጠዋት ፀሐይ ከመውጣቷ በፊት እንዲሁም ማታ ፀሐይ ከጠለቀች በኋላ ነው። ፈለኩ በነዚህ ሁለት ጊዜያት በደማቅ ቀይ ብርሃኑ ተለይቶ ይታወቃል። የተሰራው ከ መሬት ጋር በተመሳሳይ ሁኔታ ቋጥኝ ከበዛበት አካል ነው። ይህም ባህሪው ከ ሶስቱ ፈለኮች ማለትም ከ ሜርኩሪ፣ መሬት እና ማርስ ጋር ተመሳሳይ ባህሪ እንዲኖረው ያደርገዋል። እነዚህ በአንድነት በ ኢንግሊዝኛው ተሬስትሪያል ፈለኮች.በመባል ይታወቃሉ።"} {"id": "19280", "contents": "ብርሃን አንድ ቁስን ሲመታ የቁሱ አተሞች የተውሰነውን ብርሃን ውጠው የተቀረውን መልሰው በተለያየ አቅጣጫ ወደውጭ ይረጫሉ። ይህ ጉዳይ የብርሃን ነጸብራቅ ይሰኛል። ሆኖም ግን ገጽታቸው ልስልስ የሆኑ አካላት (ለምሳሌ መስታወት) በሚያስነሱት የሞገድ መጠላለፍ ምክንያት አብዛኛው ጨረራ እርስ በርሱ ይጣፋል። በዚህ መጠፋፋት ወቅት ጸንቶ የሚቀረው ብርሃኑ በአረፈበት ማዕዘን ትክክል ያለው የሞገድ ስብስብ ብቻ ነው። በሌላ አባባል፣ የአንድ ገጽታ ቀጤ ነክ ቢሰጠን፣ አራፊ የብርሃን ጨረር ከዚህ ቀጤ ነክ አንጻር ያለው ማዕዘን ነጸብራቁ ከቀጤ ነኩ ጋር ካለው ማዕዘን ጋር እኩል ነው። ለዚህ ምክንያቱ የሞገድ ጥልልፍ ነው፡፡ ከዚህ በተጨማሪ ብርሃን በየብርሃን ስብረት አማካይነት ሊንጸባረቅ ይችላል። ይህ የሚሆነው አንድ የብርሃን ጨረር አንድን ቁስ ለማምለጥ ያለው ፍጥነት በቂ ሆኖ ሳይገኝ ሲቀር ነው። ጨረሩ የቁሱን ድንበር ከተወሰነ ማዕዘን በላይ በሆነ አቅጣጫ ሲመታ በጣም ከመሰበሩ የተነሳ ተመልሶ ወደ ቁሱ ይንጸባረቃል። ይህም አጠቃላይ ውስጣዊ ነጸብራቅ እሚባለው ነው። የአልማዝ ፈርጦች መጭለቅለቅ ከዚህ የተነሳ ነው። ብርሃን በዘፈቀደ ሲንጸባረቅ ተበተነ(ዲስፐርሽን)ይባላል። ማለት አቅጣጫ የሌለው መፍካትን ለማሳየት ነው። የሰማይ ሰማያዊ ቀለም ከዚህ የብርሃን መበተን ይመነጫል። የደመናና ወተት ነጭነት እንዲሁ ብርሃን በውሃና በካልሲየም ስልተበተነ ነው።"} {"id": "12494", "contents": "ማንጋኒዝ (manganum) ንጥረ ነገር ሲሆን ግራጫ ማእድን ነው። ለጠርሙስና ለብረታብረት መስሪያ ያገልግላል። የጥንተ፡ንጥር ጥናት (ኬሚስትሪ) በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ ማንጋኒዝ የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ። (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "22886", "contents": "ግንቦት ፳፫ ቀን፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪፻፷፫ኛው ዕለት ሲሆን፤ የፀደይ (በልግ)ወቅት ፶፰ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፻፫ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፻፪ ቀናት ይቀራሉ። ፲፱፻፯ ዓ/ም - ልጅ ኢያሱ አባታቸውን ራስ ሚካኤልን ደሴ ላይ ንጉሠ ወሎ ወ ትግሬ ብለው አነገሧቸው። ፲፱፻፳፯ ዓ/ም - በዛሬይቷ ፓኪስታን፣ ኬታ በሚባል ሥፍራ የተከሰተ ትልቅ የመሬት እንቅጥቅጥ የ ፵ ሺ ሰዎችን ሕይወት አጠፋ። ፲፱፻፷፪ ዓ/ም - በፔሩ ሰሜናዊ ግዛት የተከሰተው የመሬት እንቅጥቅጥ ያስከተለው የጭቃ ናዳ ዩንጌ የምትባለዋን ከተማ ሲያጥለቀልቅ ፵፯ ሺ ሰዎች ሞተዋል። መርስዔ ኀዘን ወልደ ቂርቆስ፣ ዕለታዊ የታሪክ ድርጊት - የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን የመጀመሪያው ፓትረያርክ (፲፱፻፶፩ ዓ/ም) (እንግሊዝኛ) http:// http://en.wikipedia.org/wiki/May_31"} {"id": "47672", "contents": "የቤት ድንቢጥ (Passer domesticus) በጣም ተራ የሆነ የድንቢጥ አይነት ነው።"} {"id": "43868", "contents": "ያደላል በ2013 እ.ኤ.አ. የወጣ የሐመልማል አባተ አልበም ነው። ለአልበሙ ሥራ የወጣው ከ፭፻ ሺህ ብር በላይ ነው። የአልበሙ አሳታሚ አመል ፕሮዳክሽንስ ሲሆን አከፋፋይ ደግሞ ሮማርዮ ሬከርድስ ነው። ^ ሀ ለ አዲስ አድማስ፣ ድምፃዊ ሐመልማል አልበም አሳተመች የሞሃ ፔፕሲ ለአልበሙ ከግማሽ ሚ. ብር በላይ አውጥቷል"} {"id": "6075", "contents": "1 January 1129 - 4 September 1129 እ.ኤ.ኣ. = 1121 ዓ.ም. 5 September 1129 - 31 December 1129 እ.ኤ.ኣ. = 1122 ዓ.ም."} {"id": "12321", "contents": "ጎልፍ በስሜን አሜሪካ፣ በአውሮፓና በህንድ ባሉ ሃገራት ተወዳጅ የሆነ ስፖርት ነው። ስለ አጀማመሩ ትክክለኛ መረጃ ባይኖርም በቀደምት ሮማውያን እንደሆነ ይነገራል። ጎልፍ በአገራችን ገና ከምንለው አጨዋወት ጋር የሚያመሳሰለው በበትር ኳሷን መቀወሩ ሲሆን ጎልፍ ግን በአሬንጓዴያማ ሣር ሜዳ ሆን ተብሎ በተዘጋጀውና በውድ ዋጋ በሚገዛ የመግቢያ ቲኬት በሚገባ ተመልካች የሚታጀብ ጨዋታ ነው። በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ Golf የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ። (ይህ ባሕል ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "1029", "contents": ""} {"id": "20373", "contents": "እንደ ወይን መልምዬ እንደ እንጨት ተክዬ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "19497", "contents": "መሰቃ ማለቱ አንድ የጠበቅነው ነገር ተቃራኒ ሆኖ ሲገኝ ነው። ብዙ ጊዜ አስቂኝ አልፎ አልፎ ደግሞ አሳዛኝ ሊሆን ይችላል። ብዙ አይነት መሰቃዎች አሉ፦ የድራማ መሰቃ ፦ የአንድ ድራማ ታዳሚዎች ሊሆን የሚጠብቅን ነገር ሲያውቁ፣ ነገር ግን መድረኩ ላይ ያሉ ተዋንያን ሳያውቁ ሲቀሩ። የቃላት መሰቃ ፦ ለምሳሌ ምፀት ዕድላዊ መሰቃ ፦ የዕድል እጣ ፈንታ መጥፎ መሆን ሶቅራጥሳዊ መሰቃ፦ አንድ ሰው ሆን ብሎ እራሱን የማያውቅ በማስመሰል የሌሎችን አለማወቅ ሲያሳይ (ተመልካች ወይንም ታዛቢ የሁኔታውን ምስጢር እንዲያውቅ ሆኖ ተነግሮታል)"} {"id": "44139", "contents": "ኮልካታ (Kolkata) የሕንድ ከተማ ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "48597", "contents": "ናታሊያ ባርቡ (1979 እ.ኤ.አ.፣ በልጺ፣ ሶቪዬት_ሕብረት) የሞልዶቫ ዘፋኝ ነች። 2001፥ Între ieri și azi 2003፥ Zbor De Dor 2009፥ Fight - Best of Natalia Barbu 2009፥ Sunt fată de măritat nataliabarbu.com"} {"id": "3484", "contents": "1969 አመተ ምኅረት ሰኔ 20 ቀን - ጅቡቲ ከፈረንሳይ ነጻነት አገኘ። ጳጉሜ 2 ቀን - የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ጂሚ ካርተር የፓናማ ካናል አስተዳደር ለፓናማ በ1992 ለማዛወር ውል ፈረሙ።"} {"id": "15910", "contents": "በሒሳብ ጥናት ውስጥ አንድ የቁጥሮች ዝርዝር በቀዳሚና ተከታይ አባሎቹ መካከል ቋሚ ውድር (ratio) ካለው ያ ዝርዝር የጆሜትሪ ዝርዝር ይባላል። ምሳሌ ፦ 1 2 + 1 4 + 1 8 + 1 16 + ⋯ {\\displaystyle {\\frac {1}{2}}\\,+\\,{\\frac {1}{4}}\\,+\\,{\\frac {1}{8}}\\,+\\,{\\frac {1}{16}}\\,+\\,\\cdots } እያንዳንዱን ቀጣይ ቁጥር ከፊት ያለውን ቁጥር በ1/2 ኛ በማባዛት ማግኘት ስለምንችል ከላይ የተቀመጡው ዝርዝር የጆሜትሪ ዝርዝር ይባላል። የጆሜትሪ ዝርዝር ቀላል ቢመስልም ጥቅሙ ግን ስፋት ባላቸው የጥናትና ምርት ምህንድስና ስራወች ላይ ከፍተኛ ጠቃሚነት አለው። አንድናንድ የጆሜትር ድርድሮች ለዘላለም ይቀጥሉ እንጂ ድምር ውጤታቸው ግን የተወሰነ ቋሚ ቁጥር ስለሆነ ለካልኩለስ ጥናት መወለድ እና እድገት ከፍተኛ አስተዋጾ አድርጓል። ባጠቃላይ መልኩ የጆሜትሪ ዝርዝር በምህንድስና፣ ስነ-ተፈጥሮ፣ ካልኩለስ፣ ሒሳብ፣ ስነ-ህይወት፣ ኮምፒዩተር ሳይንስ፣ ስነ-ንዋይ] እና መሰል የጥናት ዘርፎች ውስጥ ግልጋሎት እየሰጠ ያለ የሒሳብ መሳሪያ ነው። ከላይ እንዳየነው እያንዳንዱ የጆሜትሪ ዝርዝር አባል ከፊት ካለው አባል በአንድ ቋሚ ቁጥር እይተባዛ የሚገኝ ነው። እታች ያለው ሰንጠረዥ ይሄን ጉዳይ ለማስረዳት ይሞክራል፦ እያንዳንዱ አባል ቁጥር ባህርይ እንግዲህ በውድሩ መጠን ይወሰናል: ውድሩ በ-1 እና በ+1 መካከል ከሆነ፣ የድርድሩ አባሎች ቁጥራቸው በጨመረ ጊዜ ይዘታቸው እየተመናመነ እና እየከሱ ይሄዳሉ፣ በዚህ ምክንያት ወደ ዜሮ በማያቋርጥ ሁኔታ ይነጉዳሉ። ከላይ ውድሩ 1/2ኛ የሆነው ዝርዝር አባላቱ ወደ ዜሮ እየተጠጉ እንደሚሄዱ በአይነ ህሊናችን ልንደርስበት እንችላለን :፡ ወደሁዋላ ላይ እንደምናየው ይህ ጸባይ፣ አጠቃላይ ድምራቸው ቋሚ ቁጥር እንዲሆን አስችሏቸዋል። በአንጻሩ የድርድሩ ውድር ከ -1 ካነሰ ወይም ከ1 ከበለጠ፣ የድርድሩ አባሎች እየወፈሩና መጠን እያጡ ይሄዳሉ። እነዚህ አባሎች ቢደመሩ፣ ባይነ ህሊናችን ማስተዋል እንድምንችለው ድምሩ ከጊዜ ወደጊዜ እየጨመረ እንጂ እያነሰ አይሄድም። በዚህም ክንያት ማንንም የማይጠጋ ዝርዝር (Divergent Series) እንለዋለን። ውድሩ +1 ከሆነ አባል ቁጥሮቹ አንድ ቋሚ ቁጥር ይይዛሉ። ለምሳሌ የመጀመሪያው ቁጥር 2 ከሆነ፣ ድርድሩ እንግዲህ 2፣2፣2፣2፣2፣2፣2፣2..."} {"id": "14884", "contents": "ለሹመት ካልመከሩለት ለጥርስ ካልከደኑለት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ለሹመት ካልመከሩለት ለጥርስ ካልነከሩለት"} {"id": "12940", "contents": "የአማርኛ ወደ አማርኛ እና የአማርኛ ወደ እንግሊዝኛ መዝገበ ቃላት እ.... .ዚህ ይገኛል፦ ዊኪ መዝገበ ቃላት (Amharic Wiktionary) አማርኛ ላቲን መዝገበ ቃላት 1690 -- በ1690 ዓ.ም የታተመ የአማርኛ እና ላቲን ቋንቋ መዝገበ ቃላት። Amharico Latine dictionary, typis in MDCXCVIII. አማርኛ እንግሊዝኛ መዝገበ ቃላት 1833 -- 1833 ዓ.ም የታተመ -- (እንግሊዝኛ) Amharic English Dictionary published in 1833 እንግሊዝኛ ኡርዱ አማርኛ መዝገበ ቃላት 1859 -- 1859 ዓ.ም. የታተመ -- (እንግሊዝኛ) English Urdu Amharic Dictionary published in 1859 አማርኛ ፈረንሳይኛ መዝገበ ቃላት 1902 -- 1893 ዓ.ም የታተመ -- (ፈረንሳይኛ) Dictionnaire amharique française publiée en 1902 ግዕዝ-አማርኛ እና አማርኛ-አማርኛ መዝገበ ቃላት በአለቃ ኪዳነወልድ ክፍሌ 1948 እንግሊዝኛ አማርኛ መዝገበ ቃላት 1972 -- 1972 ዓ.ም. የታተመ -- (እንግሊዝኛ) English Amharic Dictionary published in 1972 የማርክሲዝም ሌኒኒዝም መዝገበ ቃላት -- 1978 ዓ.ም የታተመ -- (እንግሊዝኛ) Amharic Amharic Dictionary published in 1986 አማርኛ እንግሊዝኛ መዝገበ ቃላት -- 1982 ዓ.ም. ታተመ -- (እንግሊዝኛ) Amharic Amharic Dictionary published in 1990 (ጉግል መጽሐፍት) ስእላዊ መዝገበ ቃላት -- 1983 ዓ.ም. ታተመ -- (እንግሊዝኛ) Pictorial Amharic English Dictionary published in 1991 አማርኛ ኦሮምኛ መዝገበ ቃላት -- ከ1850 በፊት የተጻፈ የሳይንስና ቴክኖሎጂ መዝገበ ቃላት -- 1989 ዓ.ም. ታተመ"} {"id": "17896", "contents": "የካቲት ፰፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻፶፰ ኛው ዕለት ሲሆን፤ የበጋ ወቅት ፵፫ ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፪፻፰ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፪፻፯ ቀናት ይቀራሉ። ፲፭፻፴፬ ዓ/ም - ኢትዮጵያን ሊረዳ የመጣው የቡርቱጋል ሠራዊት ጦር መሪ ዶም ክሪስታቮ ደጋማ በአህመድ ግራኝሠራዊት ላይ አምባ ስንኢት በሚባል ሥፍራ ዘመተ። ፲፰፻፺፰ ዓ/ም - ዳግማዊ ዓፄ ምኒልክ የመጀመሪያውን የአቢሲኒያ ባንክ በዛሬው ዕለት አዲስ አበባ ላይ መርቀው ከፈቱ።ከምርቃቱ ሥርዓትም በኋላ ንጉሠ ነገሥቱ በቁጠባ ደብተራቸው የጠገራ ብር በባንኩ በማስቀመጥ የአዲሱ ባንክ ሁለተኛ ደምበኛ ኾኑ። የመጀመሪያው ደምበኛ በወቅቱ ለጉብኝት አዲስ አበባ ገብቶ የነበረው እንግሊዛዊው አርኖልድ ሄንሪ ሳቬጅ ላንዶር (Arnold Henry Savage Landor) ነበር። ፲፱፻፳፯ ዓ/ም - በሆለታ ገነት፣ በቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ስም የጦር ተማሪ ቤት ተከፈተ። ፲፱፻፵፬ የታላቋ ብሪታኒያ የንግሥት ኤልሳቤጥ አባት ንጉሥ ጆርጅ ሳድሳዊ በዊንድሶር ግምብ በሚገኘው የቅዱስ ጊዮርጊስ ጸሎት ቤት ውስጥ ተቀበሩ። ፲፱፻፶፬ ዓ/ም - እቴጌ መነን አስፋው በዚህ ዕለት በተወለዱ ፸፫ ዓመታቸው አረፉ። ^ Landor, Arnold H.S; ACROSS WIDEST AFRICA-Vol. I (1907); p. 132 መርስዔ ኀዘን ወልድ ቂርቆስ፤ ዕለታዊ የታሪክ ድርጊት “የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን የመጀመሪያው ፓትረያርክ” (፲፱፻፶፩ ዓ/ም)፣ (እንግሊዝኛ)http://news.bbc.co.uk/onthisday/hi/dates/stories/february/15/newsid_2542000/2542721.stm"} {"id": "5477", "contents": "1 January 1427 - 7 September 1427 እ.ኤ.ኣ. = 1419 ዓ.ም. 8 September 1427 - 31 December 1427 እ.ኤ.ኣ. = 1420 ዓ.ም."} {"id": "7799", "contents": "1 January 279 - 29 August 279 እ.ኤ.ኣ. = 271 ዓ.ም. 30 August 279 - 31 December 279 እ.ኤ.ኣ. = 272 ዓ.ም."} {"id": "14429", "contents": "ሁሉም ሰው መምሰሉ ባይታይ አመሉ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሁሉም ሰው መምሰሉ ባይታይ አመሉ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሰው ልጅ የውስጥ ባህርይው ከውጭ ከሰው ጋር ለመግባባት ከሚያሳየው ጸባይ ጋር አንድ እንዳልሆነ የሚያሳይ ነው።"} {"id": "14555", "contents": "ጥንቸል ጥላው ጠላት ይመስለዋ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ጥንቸል ጥላው ጠላት ይመስለዋ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "12461", "contents": "ኮባልት (cobalt) የንጥረ ነገሮች ሠንጠረዥ ውስጥ ኬሚካዊ ውክሉ Co ነው። አቶማዊ ቁጥሩም 27 ነው። የጥንተ፡ንጥር ጥናት (ኬሚስትሪ) በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ ኮባልት የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ። (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "15161", "contents": "ለጎበዝ ስጠው ሰንጋ ፈረስ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20267", "contents": "እቺውም ቂጥ ሆና ተፈሳባት አሉ የኔታ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20561", "contents": "እጅህን ከባህር አግባ ብታገኝ አሣን ታወጣለህ ባታገኝ ታጥበህ ትወጣለህ የአማርኛ ምሳሌ ነው። እጅህን ከባህር አግባ ብታገኝ አሣን ታወጣለህ ባታገኝ ታጥበህ ትወጣለህ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20741", "contents": "ወደቀ ሲሉ ተሰበረ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው። ወደቀ ሲሉ ተሰበረ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "17819", "contents": "ኒው ዚላንድ በደቡብ ምዕራብ ፓሲፊክ ውቅያኖስ የምትገኝ የደሴት ሀገር ናት። በኒው ዚላንድ በዋንነት የሚነገረው መደበኛ ቋንቋ እንግሊዝኛ ነው። ማዖሪኛ በተለይ በማዖሪ ብሔር ይነገራል፣ በ1979 ዓ.ም. ደግሞ ይፋዊ ቋንቋ ሆነ። ከ1998 ዓ.ም. ጀምሮ የአገሩ ሦስተኛው ይፋዊ ቋንቋ የኒው ዚላንድ እጅ ምልክት ቋንቋ ሆኗል። ከኒው ዚላንድ ሕዝቦች መካከል የማዖሪ ብሔር ከሁሉ ይልቅ ለረጅም ዘመን በደሴቶቹ ላይ ኑረዋል። ማዖሪዎች «ሃካ» ስለ ተባለው ባህላዊ የውግያ ጭፈራ ታውቀዋል። በኒው ዚላንድ ባሕል ደግሞ የአገሩ ስፖርት (በተለይ የራግቢ) ቡድኖች ጨዋታ ሳይጀምሩ ሁልጊዜ «ሃካ» ይጨፍራሉ። አንዳንዴ በቀልድ የኒው ዚላንድ ባህል ዓምዶች «ሦስቱ Rዎች» ይባላሉ - እነሱም «Rugby Racing እና beeR» (ራግቢ፥ እሽቅድድምና ቢራ) ናቸው። እንዲያውም የፈረስ እሽቅድድም አሁን እንደ ቀድሞ ደረጃ የተወደደ አልቆየም፣ ራግቢ እና ቢራ ግን ዛሬውንም በኒው ዚላንድ ሕዝብ በኩል በጣም የሚወደዱ ሆነው ቀርተዋል። የኒው ዚላንድ ሰዎች አንዳንዴ በመጫወት ሲሆን በራሳቸውም ሆነ በሌሎች ዘንድ «ኪዊዎች» ይባላሉ። «ኪዊዎች» በተለመደው (በጅምላ አመለካከት) ተጨባጭ ያልሆነ ኀልዮ ወይም አሣብ ሳይሆን ተግባራዊ ጉብዝና እና ሙያ ይመርጣሉ። ኒው ዚላንድ ለረጅም ዘመን በክፍሎች ያልተመደበ ሕብረተሰብ ይቆጠር ነበር - ከሃብታሞችና ደሃዎች ኒው ዚላንድ ኗሪዎች መካከል የነበረው ልዩነት ያንስ ነበር ማለት ነው። በቅርቡ ባለፉት አሥርታት ግን ይሄው ሁናቴ ተቀይሯል። ብዙ የዚው ዚላንድ ኗሪዎች አድገው ወደ ውጭ አገሮች ይጎበኛሉ፣ ብዙዎቹም የባህላዊ ልውውጥ ፕሮግራሞች ይጠቅማሉ፣ ስለዚህ በዓለም ዙሪያ ይገኛሉ፣ በተለይም በአውስትራሊያ፣ ብሪታንያ፣ አውሮፓና እስያ ይጓዛሉ። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "9317", "contents": "ወሎ (Wollo) በሰሜን ምስራቅ የኢትዮጵያ ክፍል የሚገኝ ታሪካዊ አውራጃ እና ክፍለ ሀገር ሲሆን ዋና ከተማዋ ደሴ ነው። ከ1700ዓም በፊት ከፊል የወሎ አካል ስሙ አምሐራ የነበረ ሲሆን 17ኛው ክፍለ ዘመን የኦሮሞ መስፋፋትን ተከትሎ በአከባቢዉ በፊት አምሐራ ተብሎ የሚጠራውን አካባቢ ጨምሮ ወሎ በሚባል ሰፊ ግዛት አካታች በሆነ ስያሜ እና ማንነት መጠራት ጀመረ ። ወሎ እንዳሁኑ በስፋት ከመዋሀዱ በፊት በቀድሞ ካርታዎች \"አምሐራ\" በሚል ስያሜ በሰሜን በሽሎ ወንዝ፣ በደቡብ ጃማ ወንዝ፣ በምእራብ አባይና በምስራቅ አፋር ያዋስኑት ነበር። የወሎ ድንበር በየዘመኑ የመስፋት እና የመጥበብ ሁኔታዎች የሚታይበት ሲሆን በአንዳንድ የታሪክ አጋጣሚዎች እስከ አሰብ ድረስ ይሰፋ ነበር፡፡ ከጣልያን ጦርነት ቀጥሎ በ1933 ዓ.ም. አዛቦ፣ ላስታ፣ ራያ፣ ዋግ እና የጁ ይፋዊ የወሎ ግዛቶች ሆኑ። ወሎ እጅግ ሰፊ የሚባል ጠቅላይ ግዛት የነበረ ሲሆን በስፋቱም ከሀረርጌ፣ ከባሌ እና ከሲዳሞ በመቀጠል በአራተኛ ደረጃ ላይ የቀመጣል ስፋቱም 79,4002 ስኩየር ኪሎሜትር ነበር፡፡ በ1987 ዓ.ም. ኢህአዴግ የደርግን ስረአት በሀይል በመጣል አገሪቱን ከተቆጣጠረ በኋላ ባወጣው ሕገ መንግሥት መሠረት፣ ወሎ የሚባል ራስገዝ የአውራጃ አስተዳደር በማስቀረት ግዛቱን በአፋር ክልል፣ ትግራይ ክልል፣ እና አማራ ክልል እንዲከፈል ተደረገ። ከዚህ የወሎ ግዛት መበታተን ጀምሮ የወሎ መዲና የሆነችው ደሴ ብዙ የልማት ዝቅተት አጋጥሟታል፣ መንገዶቿ ፈራርሰዋል፣ ከተማዋም ከመቶ አመት በላይ ስም ያላት ብትሆንም አስርት አመታት እድሜ ባላቸው ከተሞች ተበልጣ በመታየቷ የወሎ ህዝብን አንገት ያስደፋ ጉዳይ እንደሆነ ዘልቋል። አንዳንድ ምሁራን የወሎን የቁልቁለት ጉዞ ከተለያዩ የታሪክ አጋጣሚዎች ጋር ለማያያዝ ቢሞክሩም ሁሉንም የሚያሳምን አይመስልም። ከታሪክ አጋጣሚዎች በላይ የወሎ እና የደሴ ከተማ ስመ ገናናነትን ውሀ የቸለሰበት ጉዳይ ህዝቡ አንድ ሆኖ በወሎየነት መንፈስ አለመሰለፉና የራሱን ታሪክ ጠንቅቆ ባለመረዳቱ ነው ይባላል። ምንም እንኳ የወሎ ህዝብ ስመገናናነት እንደ ድሮው ባይሆንም አሁን ላይ ባለው የእርስበርስ መስተጋብር፣ ባህል፣ ወግ፣ የሀይማኖት መቻቻል እና የሀሳብ አሸናፊነት ትልቅ ልዕልና እንዳለው በማሳየት ላይ ይገኛል። ወሎ የክርስትናና እስልምና ሃይማኖት ተከታዮች ተከባብረውና ተዋደው በጋራ የሚኖሩበት የመቻቻል ተምሳሌት የሆኑ ህዝቦች መገኛ ድንቅ አካባቢ ነው። ከሀይማኖቱ ውጭ ካለ ሌላ እምነት ተከታይ ህዝብ ጋር በሰላም በመኖርም ለአለም ምሳሌ የሆነ ህዝብ ነው። ወሎ እጅግ ውብ የሆኑ ልጃገረዶች መፍለቂያ ነው። ዶ/ር ዶናልድ ሌቪን \"የአሁኗን ኢትዮጵያ የሰሯት ወሎዎች ናቸው፣ ልታመሰግኗቸው ይገባል\"ይላል፡፡"} {"id": "18257", "contents": "አለቃ ገብረሐና እና አስቂኝ ቀልዶቻቸው በአረፈዓይኔ ሐጐስ የተደረሰ መጽሃፍ ሲሆን፣ ስለ አባ ገብረሐና የህይወት ታሪክና አንድ አንድ ቀልዶቻቸው የሚያትት መጽሃፍ ነው። ^ Thanks to: Lapsley/Brooks Foundation @ good-amharic-books.com"} {"id": "6199", "contents": "1 January 1067 - 4 September 1067 እ.ኤ.ኣ. = 1059 ዓ.ም. 5 September 1067 - 31 December 1067 እ.ኤ.ኣ. = 1060 ዓ.ም."} {"id": "6607", "contents": "1 January 870 - 1 September 870 እ.ኤ.ኣ. = 862 ዓ.ም. 2 September 870 - 31 December 870 እ.ኤ.ኣ. = 863 ዓ.ም."} {"id": "7237", "contents": "1 January 557 - 30 August 557 እ.ኤ.ኣ. = 549 ዓ.ም. 31 August 557 - 31 December 557 እ.ኤ.ኣ. = 550 ዓ.ም."} {"id": "13771", "contents": "መቋሚያዬን አቀብዪኝ (57)አንድ ቀን አለቃ ዘመድ ጥየቃ ውለው ሙቀቱ ድብን አድርጓቸው ድክም ብሏቸው ቤት ሲገቡ ባለቤታቸው ወይዘሮ ማዘንጊያ ወጥ እየሰሩ ይደርሳሉ። አሁን ገብተው አረፍ እንዳሉ ባለቤታቸውን መጠባበቅ ጀመሩ የሚበላ ነገር እንዲያቀርቡላቸው ግና ወ /ሮ ማዘንጊያ እየደጋገሙ ወጡን በማማሰያ ሲቀምሱ የታዘቡ አለቃ «ማዘንጊያ እንግዲህ እራታችን እሱ ከሆነ ለእኔም መቋሚያዬን አቀብዪኝ» ብለው እርፍ"} {"id": "14839", "contents": "ለራሱ የማይረባ ለሰውም አይረባ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ለራሱ የማይረባ ለሰውም አይረባ"} {"id": "47323", "contents": "ጄምስ ጆይስ (1874-1933 ዓም) ዝነኛ የአየርላንድ ጸፈፊ ነበሩ። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "47455", "contents": "ዠንግ ሄ (1363-1427 ዓም) የቻይና ተጓዥ ሲሆን እስከ አፍሪካ ድረስ ተጓዘ። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "49165", "contents": "አንከረጅ (እንግሊዝኛ፦ Anchorage) የአላስካ ከተማ ነው። በ1906 ዓም ተመሠረተ። የሕዝብ ቁጥር (2016 እ.ኤ.አ.) 298,192 ያህል ነው።"} {"id": "49213", "contents": "Coordinates: 31°47′57.22″N 34°38′31.39″E / 31.7992278°N 34.6420528°E / 31.7992278; 34.6420528 The Museum of Philistine Culture (Corinne Mamane Museum of Philistine Culture - המוזיאון לתרבות הפלשתים ע\"ש קורין ממן) በአዛጦድ, እስራኤል ውስጥ የአርኪኦሎጂ ሙዚየም ነው. በከተማው ውስጥ የኖሩትን የፍልስጥኤማውያንን ባሕል ያመላክታል. ሙዚየሙ ለፍልስጤማውያን ባህል ብቻ የቆመው ሙዚየም ብቻ ነው. ይህ በ 1990 በአዝዶዶ ውስጥ የተከፈተው የመጀመሪያው ሙዚየም ነው. በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ Museum of Philistine culture የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ። Corinne Mamane Museum of Philistine Culture"} {"id": "50083", "contents": "ቡታጅራ የደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልልና የጉራጌ ዞን ከተማና ልዩ ወረዳ ነው። በመስቃን ወረዳ ይከበባል። ቡታጅራ የመብራት ኃይል፣ የስልክና የፖስታ ቤት አገልግሎት ካሉዋቸው ከተሞች አንዱ ነው። የብታጅራ ገበያ በየዓርቡ ይካሄዳል። ለአቡነ ተክለ ሃይማኖት የተቀደሠ ምንጭ አለ፤ የከተማ መስጊድ ደግሞ በ1972 ዓም ተሠራ። በ1918 ዓም ሚስዮኑ ፔር አዛዕዝ በሥፍራው ምንም አላገኘም። በ1927 ዓም ግን አንድ ጀርመናዊ ጉዞ ከተማው የጉራጌ አገር መቀመጫ ሆኖ እንደ ተመሠረተ አመለከተ። በ1929 ዓም ጣልያኖቹ ራስ ደስታ ዳምጠውን በቡታጅራ ገደሉዋቸው። በ1933 ዓም አርበኞችና የብሪታንያ ጭፍሮችም ከተማውን ነጻ አወጡት። የሕዝብ ቁጥር በ1999 ዓም በ33,406 ሰዎች ተቆጠረ።"} {"id": "50395", "contents": ""} {"id": "15751", "contents": "በጣሊያኖች የተሳለ ^ Pippo Vigoni፣ Abissinia፣ 1881"} {"id": "15955", "contents": "ሴትና ቄስ ቀስ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሁለቱንም በጥንቃቄ"} {"id": "16009", "contents": "ሸማን ጠምዞ ያሰጧል እህልን አላምጦ ይበሏል የአማርኛ ምሳሌ ነው። አስፈላጊ ድርጊቶች። ያልተላመጠ እህል ጤንነት ላይ ጉዳት ያመጣል።"} {"id": "16243", "contents": "«እንደወጣች ቀረች» 189 ገጾች ያሉትና በ፲፱፻፵፮ ዓ.ም. የተፃፈ ሲሆን በውስጡም ከ፲፱፻፳፰ እስከ ፲፱፻፴፫ ዓ.ም. በኢትዮጵያ ላይ የተፈፀመው የኢጣልያ ወረራና በኢትዮጵያ ታሪክ ላይ ያመጣው አያሌ ቀውሶች በሰፊው ያትታል። በተለይም በህዝቡ መንፈስ ላይ፣ በአገሪቱ ልማድና የኑሮ ባህል ላይ በአጠቃላይ በማህበራዊ ህይወቱ ላይ ታላቅ ቀውስን ያስከተለ መሆኑንም ያብራራል። የነበረውን የጦርነት አስከፊነት መጽሐፉ ሲያትት ኢጣሊያኖች እጅግ ጨካኞች ነበሩ። በተለይም ከሀገሬው ተወላጆች በልዮ ልዩ ምክንያት በዘመኑ በእስር ላይ የነበሩትን በመፍታት ለራሳቸው ባንዳ አድርገው ከመለመሏቸው በኋላ ከአርበኞች ጋር ያዋጓቸው ነበር። ሀገሬውን እርስ በርሱ በማዋጋት ህዝቡን ጨርሶ ሀገሪቷን ለመውረስ ከፍተኛ እቅድ ነበራቸው። አርበኞች ግን የምግብ ችግር፣ የክረምቱ መጫንና የበረሀው ኑሮ ሳያግዳቸው ቤት ሀገር ነው ሀገር ከሌለ ቤት የለም በማለት ለባዕድ መገዛት አሻፈረኝ ብለው ለነፃነታቸው በየዱሩ እንደተዋጉም ያወሳል። ፀሀፊው በመጽሐፉ በሰፊው ሊያሳይ የሞከረው ሀሳብ በኢጣልያ ወረራ ምክንያት በሀገሪቱ የተስፋፋው የሴተኛ አዳሪነት አስከፊ ህይወት ነው። ይህ ዘመን የሰው ስብዕና የተዋረደበት፣ ገንዘብ ከሰው ይልቅ የተወደደበት፣ ፍቅርና ዘመድ ወደ ገንዘብ የተለወጠበት ዘመን ነበር። ከዚህም የተነሳ በከተማ ሲኖር ባለትዳር ከመሆን ይልቅ ሴተኛ አዳሪ መሆን ሰፊ ነፃነትና ደስታም ያለበት ኑሮ ነው ተብሎ የታመነበት ዘመንም ነበር። ሌላው የማህበራዊ ኑሮ ቀውስ ነው ብለው ጸሐፊው በስፋት ያተቱት ስለመጠጥ ጠንቅ ነው። በኣጠቃላይ ደራሲው ይህንን ሁሉ የማህበራዊ ህይወት ቀውሶች ያመጣው የኢጣሊያ መምጣት ነው። ላይጠቀምበት የሰው ሀገር ወሮ፣ የሰውንም ቤተሰብ በትኖ፣ የሰውንም ትዳር አጥፍቶ ፣ የሰውንም ምግባር አበላሽቶ ከፈላስፋዎች መካከል ዓለም እንደ ፈጣሪው የመጀመሪያው ነው። መጀመሪያና መጨረሻ የለውም ፍጡር ከፈጣሪው አይለይምና ይህም አባባል የፈላስፋው የአርስጣጣሊስ ሲሆን ከእርሱ በኋላ በኋላ የፊሊጶስ ልጅ የእስክንድር፣ ሴቶቹንም ቅጥ በሌለው ኑሮ ዕድሜያቸውን እንዲጨርሱ አደረጋቸው በማለት ሴተኛ አዳሪነትን በእጅጉ የሚቃወም ሲሆን በተጨማሪም ከዚህ በፊት ይህ ምግባር ከነውር ይቆጠር ነበር ነውርነቱ የተሻረው በኢጣሊያኖች ጊዜ እንደሆነ ስለተረዳሁ ለወገኖቼ ይህንን የመሰለ ኑሮ የማያዘልቅ ስለሆነ አዲሶቹም እንዳይታለሉ የገቡትም ወደ ወትሮው ትዳራቸው እንዲመለሱ የሚሻል ነው በማለት ይህንን ልብወለድ መፅሐፋቸውን መታሰቢያነቱ ለኢትዮጵያውያን ሴቶች እንዲሆን በማበርከት ፅፈዋል። ናሽናል ቢብሊዮግራፊ ቡድን፣ መዝገበ ህትመት ዳሰሳ፣ ቅፅ 25፣ ቁጥር 5፣ 2000 ዓ.ም.፣ ገፅ 14-15"} {"id": "16381", "contents": "ሽበት ምን ታረግ መጣህ ቢሉት እኖር ብዬ አለ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "16615", "contents": "ቁንጫ ሞኝ ናት ቀን ትበራለች ተለቃቅማ ታልቃለች የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "6306", "contents": "1 January 1016 - 3 September 1016 እ.ኤ.ኣ. = 1008 ዓ.ም. 4 September 1016 - 31 December 1016 እ.ኤ.ኣ. = 1009 ዓ.ም."} {"id": "7086", "contents": "1 January 631 - 1 September 631 እ.ኤ.ኣ. = 623 ዓ.ም. 2 September 631 - 31 December 631 እ.ኤ.ኣ. = 624 ዓ.ም."} {"id": "1542", "contents": "ፀሓይ (ምልክት፦)"} {"id": "1560", "contents": "ታሪክ በትክክል እንደሚሰፈን ከተጻፉት መዝገቦች አንስቶ ይጀምራል። ከዚያ አስቀድሞ ምንም የተጻፉት መዝገቦች ሳይኖሩ የነበረው ወቅት ቅድመ-ታሪክ ይባላል። በአለም ደረጃ መጀመርያው የታወቁት የጽሑፍ ቅርሶች ከ3125 ዓክልበ. ያሕል ሲሆኑ ከጥንታዊ ግብጽ ሥነ ቅርስ ታውቀዋል። ለምሳሌ የመንደሮቹ መኳያ ሰሌዳ እና የጊንጥ ዱላ ከዚህ ዘመን ናቸው። ስለዚህ ከ3125 ዓክልበ. በፊት ያለፈው ሁሉ የአለም «ቅድመ-ታሪክ» ነው። በሌላ አገር ግን የጽሑፍ መዝገቦች እንዲሁም የታሪክ መጋረጃ መከፈቱ እንደ ግብጽ ጥንታዊ አይሆንም። ለምሳሌ ከሜክሲኮ ስሜን የኖሩት ስሜን አሜሪካ ኗሪዎች እንደ ብዙ አሕጉር ሰዎች ለረጅም ዘመን የጽሑፍ አካል ባጠቃላይ ያልነበራቸው ሆነው ቀሩ። ከዚሁ የመዝገቦች ጉድለት የተነሣ ከ1500 ዓም በፊት ያለው ጊዜ ሁሉ የስሜን አሜሪካ ቅድመ-ታሪክ ሊባል ይችላል። ከ1500 ዓም በፊት የተቀረጹት አንዳንድ ጽሑፎች በተለይም የፊንቄ ቋንቋ በሰፊ በአሜሪካዎች ቢገኙም ሁላቸው በፈረንጅ ሊቃውንት አጠያያቂ ተብለዋል። ሆኖም ስለነዚህ የፊንቄ ቅርሶች ወዘተ. በአሜሪካ ተገኝተው የሚገልጹ መጻሕፍት ሊገኙ ይቻላል። ከግብጽ ጥንታዊ መንግሥት ዘመን ቀጥሎ ጥንታዊ የሆኑት የኩኔይፎርም ጽሑፍ መዝገቦች ከመስጴጦምያ ከ2500 ዓክልበ. ያህል ጀምሮ ሊታዩ ይቻላል። የአንዳንድ ሌላ አገር መዝገቦች ለምሳሌ የቻይና መዝገቦች በልማድ ተጠብቀው ደግሞ ከዚህ ዘመን ያህል ጀምሮ ይዘግባሉ፤ ነገር ግን በቻይና በሥነ ቅርስ ረገድ ከ1200 ዓክልበ. በፊት የተቀረጸው ጽሑፍ ቢኖር አልተረፈም ወይም አልተገኘም። ከ1600 ዓክልበ."} {"id": "1968", "contents": "ጋና በአፍሪካ አትላንቲክ ጠረፍ ላይ የተገኘ አገር ሲሆን ከ24 ሚሊዮን ኗሪዎች በላይ አሉት። የጋና ስራ ቋንቋ እንግሊዝኛ ሲሆን፣ ሌሎች ኗሪ ቋንቋዎች በተለይም ትዊኛ (አካንኛ) በሰፊ ይነገራሉ። የ«ጋና» ስያሜ በታሪክ የድሮ «ጋና መንግሥት» ወይም «ዋጋዱጉ መንግሥት» ለማክበር በ1949 ዓም ተመረጠ። እንዲያውም ያው መንግሥት እስከ 1068 ዓም ድረስ ከጋና ወደ ስሜን-ምዕራብ በአሁኑ ማሊ ይገኝ ነበር እንጂ የዛሬውን ጋና መቸም አልገዛም። «ጋና» በትክክል የዋጋዱጉ መንግሥት አለቆች ማዕረግ ሆኖ ነበር። ዋጋዱጉ መንግሥት በ1068 ዓም ግድም ከወደቀ ቀጥሎ፣ የአካን ብሔሮች ከዚያው ፈልሰው በዛሬው ጋና ሠፈሩና መጀመርያ ግዛቶችን መሠረቱ። ከ1662 እስከ 1949 ዓም ድረስ የአሻንቲ መንግሥት ባካባቢው ቆየ፤ በ1894 ዓም ይህ የብሪታንያ አሻንቲ ጥብቅ ግዛት ሆነ። ከ1949 ዓም አስቀድሞ የዩናይትድ ኪንግደም ጥገኛ ግዛት ሲሆን በወርቅ ሀብቱ ምክንያት «የወርቅ ጠረፍ ጥገኛ ግዛት» (ጎልድ ኮስት ፕሮቴክቶሬት) በመባል ይታወቅ ነበር። ከ1984 ዓም ጀምሮ ዴሞክራሲያዊ እና ፓርላሜንታዊ መንግሥት ኖሮታል። አብዛኞቹ ኗሪዎች (70%) በተለይ በደቡቡ ክርስቲያን ሲሆኑ፣ በተለይ በስሜኑ 16% የእስልምና ተከታዮች ናቸው። የተረፉትም የኗሪ አረመኔነትን እምነቶች ይከተላሉ። የጋና ዋና ምርቶች ካካዎ፣ ዘይት፣ አልማዝ ናቸው። በአለሙ ከሁሉ ትልቅ የሆነው ሠው ሰራሽ ሐይቅ፣ ቮልታ ሐይቅ፣ በጋና ይገኛል። እግር ኳስ ከሁሉ የተወደደው እስፖርት ነው። የጋና አበሳሰል በተለይ በኮቤ፣ ጐርጠብ፣ የስኳር ድንች፣ ባቄላ፣ በቆሎ፣ ኦቾሎኒ፣ ባሚያና ሩዝ ይሠራል። በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ ጋና የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "12054", "contents": "7ኛው ምዕጤ ዓመት ከ601 እስከ 700 ዓም ድረስ የነበረው ክፍለ ዘመን ነበረ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "10878", "contents": "ግሪንላንድ (ወይም ካላሊት ኑናት) በስሜን አትላንቲክ ውቅያኖስ ያለ ታላቅ ደሴት ነው። አሁን በዴንማርክ ግዛት ውስጥ ራስ-ገዥ ክፍላገር ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "3630", "contents": "ፕኖም ፔን የካምቦዲያ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር (1998 ዓ.ም.) 2,009,264 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 11°33′ ሰሜን ኬክሮስ እና 104°55′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል። ስሙ የወጣ በ1365 ዓ.ም. ከተሠራው መቅደስ ዋት ፕኖም ዳውን ፔኝ ነው። በ1423 እስከ 1497 ዓ.ም. ድረስ የቤተ መንግሥት መቀመጫ ሆነ። እንደገና በ1858 ዓ.ም. ጀምሮ እስካሁን ዋና ከተማ ሆኗል።"} {"id": "11460", "contents": "እስማኤል ኦማር ገለህ 2ኛው የጅቡቲ ፕሬዚዳንት ናቸው። የተወለዱት ኢትዮጵያ ድሬ ድዋ ሲሆን አማርኛም እንደሚናገሩ ይታወቃል"} {"id": "17244", "contents": "ብላ ያለው ቀርቦ ተሽከም ያለው ተከማችቶ ይጠብቀዋል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20436", "contents": "እንጨት አይሸከሙም ላመድ አሮጊት አያገቡም ላትወልድ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22134", "contents": "ድርጭት ፈንጠር ምዝግዝግ ጎንደር የአማርኛ ምሳሌ ነው። ድርጭት ፈንጠር ምዝግዝግ ጎንደር የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22176", "contents": "ዶሮ ብትታመም በግ አረዱላት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዶሮ ብትታመም በግ አረዱላት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "38190", "contents": "አቶ ብሩ ኬርስሞ ከወጣትነታቸው ጀምሮ ትምህርት እንዲስፋፋ ከፍተኛ ጥረት ያደረጉ አባት ነበሩ። የእምድብር አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በካቶሊክ ቤተክስቲያን አማካይነት ሲቋቋም አቶ ብሩ ኬርስሞ የትምህርት ቤት የጠቅላላ ጉዳዮች ሁሉ ኃላፊ በመሆን ከአባ ፍራንሷ ማርቆስ ጋር በመሆን የላቀ አስተዋጽዎ አበርክተዋል። ቀድሞ የቀዳማዊ ኃይለሥላሴ አንደኛ ደረጃ ት/ቤት ይባል የነበረው የእምድብር አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ሲቋቋም በቤት ቤት በመሄድ ወላጆች ልጆቻቸውን ወደ ትምህርት ቤት እንዲልኩ አድርገዋል። እስከዛሬ ድረስም ትምህርት ቤቱን በማስዋብ ላይ ያሉትን የግራር ዛፎችን የተከሉትን እሳቸው ናቸው። አቶ ብሩ ኬርስሞ ለእምድብር አንደኛ ደረጃ ትምህት ቤት ዘበኛ፣ አትክልተኛ፣ ፓስተኛ፣ እቃ ገዢ እና መፃፍት አዳይ ነበሩ። እነዚህ ሁሉ ሥራዎች ደራርበው ቢሠሩም ሲከፈላቸው የነበረው ግን የአንድ አትክልተኛ ደመወዝ ብቻ ነበር። እምድብር ውስጥ የሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት ሲከፈት አቶ ብሩ ኬርስሞ ከአንደኛ ደረጃ ወደ ሁለተኛ ደረጃ ተዘዋወሩ። የተማሪዎች ትግል በተጋጋለባቸው ዓመታት ተማሪዎች በትምህርታቸው ሲባረሩ በብዙ መቶዎች ለሚቆጠሩ ተማሪዎች “አባት ነኝ” በማለት ዋስ ሆነው ትምህርታቸውን እንዲቀጥሉ ማድረጋቸው ብዙዎች ይመሰክሩላቸዋል።"} {"id": "44652", "contents": "ላይፕጽግ (ጀርመንኛ፦ Leipzig /ላይፕጽች/) የጀርመን ዛክሰን ከተማ ነው። የሕዝቡ ቁጥር 520,838 ያህል ነው።"} {"id": "46848", "contents": "ከይመን ደሴቶች በካሪቢያን ባህር የሚገኝ የዩናይትድ ኪንግደም ባሕር ማዶ ግዛት ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "36312", "contents": "ሎፍተስ ቨርስፌልድ ስታዲየም በፕሪቶሪያ፣ ደቡብ አፍሪካ የሚገኝ ስታዲየም ነው። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "6824", "contents": "1 January 762 - 1 September 762 እ.ኤ.ኣ. = 754 ዓ.ም. 2 September 762 - 31 December 762 እ.ኤ.ኣ. = 755 ዓ.ም."} {"id": "6872", "contents": "1 January 738 - 1 September 738 እ.ኤ.ኣ. = 730 ዓ.ም. 2 September 738 - 31 December 738 እ.ኤ.ኣ. = 731 ዓ.ም."} {"id": "7112", "contents": "1 January 618 - 31 August 618 እ.ኤ.ኣ. = 610 ዓ.ም. 1 September 618 - 31 December 618 እ.ኤ.ኣ. = 611 ዓ.ም."} {"id": "7118", "contents": "1 January 615 - 1 September 615 እ.ኤ.ኣ. = 607 ዓ.ም. 2 September 615 - 31 December 615 እ.ኤ.ኣ. = 608 ዓ.ም."} {"id": "8240", "contents": "1 January 49 - 26 August 49 እ.ኤ.ኣ. = 41 ዓ.ም. 27 August 49 - 31 December 49 እ.ኤ.ኣ. = 42 ዓ.ም."} {"id": "8276", "contents": "1 January 31 - 27 August 31 እ.ኤ.ኣ. = 23 ዓ.ም. 28 August 31 - 31 December 31 እ.ኤ.ኣ. = 24 ዓ.ም."} {"id": "12872", "contents": "አይጥ በኢትዮጵያ ውስጥ እንዲሁም በመላ ዓለም የሚገኝ አጥቢ እንስሳ ወገን ነው። ረጃጅም የፊት ጥርሶች ካላቸው ዘራይጥ የሚባል የእንስሳት ክፍለመደብ አባል ናቸው። እነዚህ እንስሳት በተለያየ መጠን ሊገኙ ይችላሉ፤ ነገር ግን በዋነኛነት በፈጣን አካሄዳቸው፣ በረጅም ጅራታቸው እና በፀጉራም አካላታቸው ሊታወቁ ይችላሉ። Rattus በሚባል ወገን 64 ዝርያዎች ናቸው። በዋነኛነት ቡናማ አይጥ ወይም Rattus norvegicus እና ጥቁር አይጥ ወይም Rattus rattus ለሰው ልጆች ቀረቤታ አላቸው። ከዚህም ወገን ውጭ ብዙ ሌሎች እንስሶች ደግሞ «አይጥ» በስማቸው አላቸው። በተለይም ትንሽ አይጥ (Mus) የሚባለው የዘራይጥ ወገን 30 ዝርያዎች ናቸው፣ እሱም በዘልማድ «አይጥ» ይባላል። «አይጠ መጐጥ» ልዩ ልዩ ትርጉሞች አሉት። አንዳንዴ ማናቸውም ትልቅ አይጥ «አይጠ መጐጥ» ቢባልም፣ በትክክል ግን «መጐጥ» እንዳጋጣሚ አይጥ በጣም የመሠለ እንጂ ዘራይጥ ያልሆነ ሌላ ፍጡር ነው። (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "16700", "contents": "ቅማል ውሀ ውረጅ ቢሏት ስንዳሰስ ለመቼ ልደርስ ቁንጫ ውሀ ውረጅ ቢሏት ስፈናጠር የሰው ዶጮ እሰብር አሉ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "19406", "contents": "ሃመርኛ በኢትዮጵያ የሚነገር ኦሟዊ ተብሎ በሚታወቀው የቋንቋ መደብ የአፍሮ-እስያ ቤተሰብ የሚካለል ቋንቋ ነው።"} {"id": "21500", "contents": "የጨውን ባለእዳ በጨው ቢያባብሉት ጨዌን ማለቱ አይቀርም የአማርኛ ምሳሌ ነው። የጨውን ባለእዳ በጨው ቢያባብሉት ጨዌን ማለቱ አይቀርም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20876", "contents": "ዛር ልመና ሳይያዙ ገና ከተያዙ ብዙ ነው መዘዙ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዛር ልመና ሳይያዙ ገና ከተያዙ ብዙ ነው መዘዙ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "18644", "contents": "ማንችስተር (እንግሊዝኛ: Manchester) ከእንግሊዝ ታላላቅ ከተሞች አንዱ ነው። ይህ ከተማ በ2009 እ.አ.አ. የነዋሪዎቹ የህዝብ ቁጥር 483,800 ነበር።"} {"id": "23180", "contents": "ጭርቆስ ውቅሮ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ከአለት የተፈለፈ ቤተ ክርስቲያን ነው።"} {"id": "41240", "contents": "አምራፌል በኦሪት ዘፍጥረት 14 መሠረት በአብራም (አብርሃም) ዘመን የገዛ የሰናዖር ንጉሥ ይባላል። በሲዲም ሸለቆ (በጨው ባሕር አጠገብ) የተገኙት 5 ከተሞች የኤላም ንጉሥ የኮሎዶጎምር ተገዦች ሆነው ከዐመጹበት በኋላ፥ አምራፌል ከኮሎዶጎምር 3 ጦር ጓደኞች መካከል ሆኖ አብረው በዘመቻ ላይ ሔዱ። በመጀመርያ «ራፋይምን በአስጣሮት ቃርናይም፥ ዙዚምንም በሃም፥ ኤሚምንም በሴዊ ቂርያታይም መቱ፤ የሖር ሰዎችንም በሴይር ተራራቸው በበረሀ አጠገብ እስካለች እስከ ኤል ፋራን ድረስ መቱ። ተመልሰውም ቃዴስ ወደ ተባለች ወደ ዓይንሚስፓጥ መጡ፤ የአማሌቅን አገር ሁሉና ደግሞ በሐሴሶን ታማር የነበረውን አሞራውያንን መቱ» (ቁ. 5-7)። እነኚህ በሲዲም ሸለቆ ዙሪያ የነበሩት አገሮች ናቸው። ከዚያ የሲዲም ሸለቆ 5 አመጻኛ ነገስታት ለውግያ ተሠለፉ። እነርሱም የሰዶም ንጉሥ ባላ፥ የገሞራ ንጉሥ ብርሳ፥ የአዳማ ንጉሥ ሰነአብ፥ የሰቦይም ንጉሥ ሰሜበር እና «ዞዓር የተባለች የቤላ» ንጉሥ ነበሩ። 4 ነገሥታት በ5 ነገሥታት ላይ ስለ ሆነ፣ ይህ ብዙ ጊዜ «የነገሥታት ጦርነት» ተብሏል። በውግያው የሲዲም ሸለቆ ሓያላት ተበተኑና የነኮሎዶጎምር ሠራዊት ከብታቸውንና ብዙ ምርከኞች ዘርፈው ሔዱ። ከነዚህም ውስጥ የአብራም ዘመድ የሆነው ሎጥ ተማረከ። ሰለዚህ አብራም በሰማው ጊዜ፣ 318 ሎሌዎቹን አሠለፈና እስከ ዳን (በስሜን ከነዓን) ድረስ ተከተላቸው። አገኝቷቸው መታቸውና አብራም እነኮሎዶጎምርን አሸንፎ እስከ ሖባ ድረስ (በደማስቆ ሶርያ አካባቢ) አሳደዳቸው። በመጽሐፈ ኩፋሌ ይህ ታሪክ በአጭሩ ሲሰጥ፣ የሰናዖር ንጉሥ ስም አማልፋል ተጽፎ ይታያል (11:33)። የኩኔይፎርም ጽሕፈት ማንበብ ዕውቀት ለብዙ መቶ ዓመት ጠፍቶ፣ እንደገና ከ19ኛው ክፍለ ዘመን ጀምሮ ተፈታ። ከዚያ በፊት፣ አንድ የመስጴጦምያ ነገሥታት ዝርዝር በግሪክ ከተወረሱት መዝገቦች ታውቆ ነበር። በዚያው ዝርዝር ላይ አንድ ንጉሥ «አራሊዩስ» ወይም «አራልዮስ» ተብሎ ይገኛል። ይህ አራልዮስና የመጽሐፍ ቅዱስ አምራፌል አንድ ሆነው በረጅም ዘመን መምህሮች ተቆጠሩ። ኩኔፎርምን ማንበብ ከተቻለ በኋላ፣ በ1880 ዓ.ም. ጀርመናዊው መምህር ኤበርሃርት ሽራደር የአምራፌል መታወቂያ ከባቢሎን ንጉሥ ሐሙራቢ ጋር አንድላይ ይሆናል የሚለውን ሃልዮ አቀረበ። ይህ ሃሣብ ቀድሞ በብዙዎች ተቀባይነት ነበረው። አሁን ግን ይህ መታወቂያ በሰፊ አይታስብም። ባቢሎን በመካከለኛው መስጴጦምያ የተነሣ ከተማ ሲሆን ደቡብ መስጴጦምያ በሙሉ ከእርሱ «ባቢሎኒያ» ተብሎ ይጠራ ነበር። ይህ ከ1800 ዓክልበ."} {"id": "12446", "contents": "ባሪየም የጥንተ፡ንጥር ጥናት (ኬሚስትሪ) (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "33728", "contents": "ልብ ገዛ ላም አንገት"} {"id": "48260", "contents": "ምክኑያዊነት (rationalism) ዕውቀት የሚገኘው በመሪ ሐሳቦች እና በምክንያት ነው የሚል የሐሳባዊ ዓይነት ፍልስፍና ነው። በጥሩ አመክንዮ ሊደረስባቸው የማይችሉ ዕውቀቶችን፣ ለምሳሌ ሥሜታዊነትን፣ ሃይማኖታዊ ተዓምራትን፣ ከሕዋሳት የሚፈልቁ ግንዛቤዎችን፣ ባጠቃላይ መልኩ አይቀበልም። አንድ አውሮፕላን፣ መሬት ላይ እያለ ግዙፍ ቢመስልም፣ አየር ላይ ሲዎጣ ጥንጥ ይመስላል። ነገር ግን ማንም እንደሚገነዘብ የአውሮፕላኑ ግዝፈት ምንጊዜም እኩል ነው። ይህን የአለመቀያየር ሁኔታ እምናውቀው በሚዋሸን የሥሜት ሕዋሳታችን (ዓይናችን) ሳይሆን በአዕምሮ ውስጥ ባለን የተፈጥሮ የአስተሳሰብ መርህ ነው ያላል ምክኑያዊነት። ከዚህ የፍልስፍና ዓይነት ትይይዩ የሚቆመው ፍልስፍና፣ ዳሳሻዊነት ሲባል፣ ስለ ዓለም እምናውቀው ዓለምን በሕዋሶቻችን በመመርመር እንጅ ውስጣዊ መሪሃሳቦችን በምክንየት በማያያዝ አይደለም ያላል።"} {"id": "4737", "contents": "1 January 1794 - 8 September 1794 እ.ኤ.ኣ. = 1786 ዓ.ም. 9 September 1794 - 31 December 1794 እ.ኤ.ኣ. = 1787 ዓ.ም."} {"id": "48848", "contents": "በራብሪት በጣም ሰፊ የሆነ የሦስት አጽቄ ክፍለመደብ ነው። ብዙ አይነቶች ጥንዚዛ ይባላሉ። 400,000 ያህል የተላያዩ ዝርዮች ሲኖሩ ከሌሎች ሦስት አጽቄ ዝርዮች ቁጥር ይልቅ እጅግ ይበዛሉ። የሥነ ሕይወት ሊቅ ጆን ሃልደይን እንዳለው፣ «ከዝርዮቹ ብዛት የተነሣ፣ ፈጣሪው ስለ በራብሪት ልዩ የሆነ መውደድ እንዳለው ይመስላል።» የማርያም ፈረስ ወይም የማርያም ጥንዚዛ የሚትባል ደግሞ በዚህ ክፍለመደብ ትቆጠራለች።"} {"id": "7161", "contents": "1 January 594 - 30 August 594 እ.ኤ.ኣ. = 586 ዓ.ም. 31 August 594 - 31 December 594 እ.ኤ.ኣ. = 587 ዓ.ም."} {"id": "5805", "contents": "1 January 1264 - 4 September 1264 እ.ኤ.ኣ. = 1256 ዓ.ም. 5 September 1264 - 31 December 1264 እ.ኤ.ኣ. = 1257 ዓ.ም."} {"id": "7773", "contents": "1 January 292 - 28 August 292 እ.ኤ.ኣ. = 284 ዓ.ም. 29 August 292 - 31 December 292 እ.ኤ.ኣ. = 285 ዓ.ም."} {"id": "8145", "contents": "1 January 96 - 26 August 96 እ.ኤ.ኣ. = 88 ዓ.ም. 27 August 96 - 31 December 96 እ.ኤ.ኣ. = 89 ዓ.ም."} {"id": "8193", "contents": "1 January 72 - 26 August 72 እ.ኤ.ኣ. = 64 ዓ.ም. 27 August 72 - 31 December 72 እ.ኤ.ኣ. = 65 ዓ.ም."} {"id": "16329", "contents": "ክፍሌ ወዳጆ (እ.አ.አ. ከኦክቶበር 30 1936 እስከ ኤፕሪል 28 2004 የኖረ) ከ እ.አ.አ. 1974 እስከ 1977 ድረስ ኢትዮጵያ በውጭ ጉዳይ ሚኒስትርነት የመሩ የኢትዮጵያ የፖለቲካ ሰው ነበሩ። በተጨማሪም እ.አ.አ. ከ25 ሜይ 1963 እስከ 21 ጁላይ 1964 የመጀመሪያው የአፍሪካ አንድነት ድርጅት ዋና ፀሐፊ ነበሩ።"} {"id": "14967", "contents": "ለእኔ እናት ምን ደላት ያም አፈር ያም ድንጋይ ጫነባት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "15579", "contents": "ሲያዩት ያላማረ ሲበሉት ያቅራል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የመጀመሪያ ገጽታ ወሳኝ እንደሆነ የሚያሳይ"} {"id": "18813", "contents": "ወሓካ (እስፓንኛ፦ Oaxaca) የሜክሲኮ ክፍላገር ነው። ዋና ከተማው ወሓካ ዴ ዋሬዝ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር፣ 3,801,962 ሆኖ ይገመታል።"} {"id": "1935", "contents": "ሥነ፡ሕይወት ወይም ባዮሎጂ የሕይወት ጥናት ነው። ባዮሎጂ ሕይወት ያላቸው ነገሮች ባሕሪ፣ ጸባይ፣ አፈጣጠር እና ከአካባቢያቸው ጋር እርስ በርስም ያላቸውን ግንኙነት ያጠናል። በባዮሎጂ ስር አጅግ በጣም ብዙ ንዑስ ጥናቶች አሉ። ቃሉ «ባዮሎጂ» የግሪክ ቋንቋ ሲሆን፣ በግሪክኛ «ቢዮስ» (βίος) ሕይወት ማለት ሲሆን «ሎጎስ» (λόγος) ጥናት ማለት ነው። ሥነ-ህይወት፣ የተፈጥሮ ሰገል (ጥናት) ሲሆን የሚያጠናውም ህያው ፍጥረታትን ሆኖ፣ አቋማቸውን፣ ግብረታቸውን፣ እድገታቸውን፣ አመጣጣቸውን፣ ዝግመተ-ለውጣዊ ይዘታቸውን፣ ሥርጭታቸውን እና የመሳሰሉትን ሁሉ ያካትታል። ይህ ሥነ-ጥናት እጅግ ሰፊና ጥልቅ ሲሆን ብዙ ርዕሶችንና ንዑስ ጥናቶችን ያካትታል። ዓብይ ከሆኑት ርእሶቹ መካከል አምስት የሚሆኑትን የሥነ-ህይወት ጥናት ዋልታዎች አድርጎ መጥቀስ ይቻላል። እነዚህም የሚከተሉት ናቸው፦ ህዋሳት የህይወት መሠረት ናቸው፣ አዳዲስ ዝርያዎችና የሚወረሱ አካላዊ ባሕርያት የዝግመተ ለውጥ ውጤቶች ናቸው፣ ዘረ-መልዓት የዘራዊ ውርስ መሠረታዊ መለኪያዎች ናቸው፣ አንድ ፍጡር የራሱን ውስጣዊ ነገሮች በመቆጣጠር የጸና እና የረጋ የመኖር ሁኔታን ይፈጥራል፣ ህያው ፍጡራን ጉልበትን ይጠቀማሉ ይለውጣሉም። የሥነ ሕይወት ንዑስ-ርዕሳን የሚለዩት ፍጥረታትን በሚለኩበትና በሚያጠኑበት ዘይቤ ነው። የህያዋን ሥነ-ጥነተ-ንጥር ህይወታዊ ጥንተ-ንጥርን ያጠናል፤ የሞለኩይል ሥነ-ህይወት የተዋሰበውን ሥነህይወታዊ የሞለኩይል መዋቅር ያጠናል፤ ህዋሳዊ ሥነ-ህይወት የህይወት ገንቢ ጡብ የሆነውን የህዋሳትን ባሕርይ ያጠናል፤ ሥነ-ህይወታዊ ቅንጅታዊ ጥናት የህያዋንን የሰውነት ብልቶችና የብልቶችን መዋቅር፣ አቋማዊና ጥንተ-ንጥራዊ ግብረት ያጠናል፤ ሥነ-ህይወታዊ መዋቅር ደግሞ የሰውነት ክፍሎች ከከባቢያቸው ጋር እንዴት እንደሚሰሩና እንደሚግባቡ ያጠናል። እንስሳ - ላም Bos primigenius taurus አትክልት - Triticum ስንዴ ፈንገስ - Morchella esculenta ሞረል እንጉዳይ Stramenopila/Chromista - Fucus serratus ባክቴሪያ - Gemmatimonas aurantiaca (- = 1 Mikrometer) Archaea - Halobacteria ቫይረስ - Gamma phage (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "14553", "contents": "ጥርስ የሌላት ጥርስ ያላትን ነክሳ አነካከስ ታስተምራለች የአማርኛ ምሳሌ ነው። ጥርስ የሌላት ጥርስ ያላትን ነክሳ አነካከስ ታስተምራለች የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "23157", "contents": "ያሳያ ጊዮርጊስ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ከአለት የተፈለፈ ቤተ ክርስቲያን ነው።"} {"id": "44631", "contents": "ትሮያኒ (ፖሎንኛ፡-Trojany) በፖሎኝ የሚገኝ መንደር ነው። 490 ሰዎች ይኖሩበታል።"} {"id": "36309", "contents": "ደርባን የደቡብ አፍሪካ ሦስተኛው ትልቅ ከተማ ናት። በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ Durban የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "45339", "contents": "አየርላንድኛ (Gaeilge /ጌልየ/) ወይም ጌሊክኛ የአየርላንድ ሪፐብሊክ ብሔራዊ ቋንቋ ነው። በኬልቲክ ቋንቋዎች ቤተሠብ ሲሆን የስኮትላንድ ጋይሊክኛ ቅርብ ዘመድ ነው። በአሁኑ ቀን በአየርላንድ አገር የእንግሊዝኛ ጥቅም ከአየርላንድኛ ይበዛል። ነገር ግን ባለፈው ቅርብ ጊዜ የአየርላንድኛ ጥቅም እንደገና እየተስፋፋ ነው። ደግሞ ይዩ፦ የአይርላንድኛ ቅድመ-ታሪካዊ አመጣጥ (የሷዴሽ ዝርዝር) የአየርላንድኛ ውክፔዲያ አለ! (ይህ ቋንቋ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "6502", "contents": "1 January 920 - 2 September 920 እ.ኤ.ኣ. = 912 ዓ.ም. 3 September 920 - 31 December 920 እ.ኤ.ኣ. = 913 ዓ.ም."} {"id": "6880", "contents": "1 January 734 - 1 September 734 እ.ኤ.ኣ. = 726 ዓ.ም. 2 September 734 - 31 December 734 እ.ኤ.ኣ. = 727 ዓ.ም."} {"id": "7288", "contents": "1 January 534 - 30 August 534 እ.ኤ.ኣ. = 526 ዓ.ም. 31 August 534 - 31 December 534 እ.ኤ.ኣ. = 527 ዓ.ም."} {"id": "15556", "contents": "ሰው ያለስራው የተሰረቀ አህያ ይነዳል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "17542", "contents": "ሱ'ሪ ወይም ቦላሌ ከዳሌ እስከ ቁርጭምጭሚት ድረስ ያለውን የሰውነት ክፍል የሚያለብስ የልብስ ዓይነት ነው። ይህ የልብስ ዓይነት ሁለቱንም እግሮች ለየብቻ (እንደ ጉርድ እና ቀሚስ ለየብቻ ከማልበስ ይልቅ ማለት ነው።) የሚያለብስ ነው።"} {"id": "18790", "contents": "ጄምስ ቡካነን (እንግሊዝኛ: James Buchanan) የአሜሪካ አስራ አምስተኛ ፕሬዝዳንት ነበሩ። ፕረዝዳንቱ ሥልጣን ላይ የወጡት እ.አ.አ. በ1857 ሲሆን በስልጣን ዘመናቸው ምክትል ፕሬዝዳንት የነበሩት ጆን ሲ ብሬኪንሪጅ ናቸው። ፕሬዝዳንቱ የዴሞክራቲክ ፓርቲ አባል የነበሩ ሲሆን ከሥልጣን የወረዱት እ.አ.አ. በ1861 ነበር። የአሜሪካ ፕሬዚዳንት የአሜሪካ ፕሬዝዳንቶች ዝርዝር (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "1990", "contents": "ሮማንሽ ወይም ሩማንች (Rumantsch) ከስዊስ አገር 4 ብሔራዊ ቋንቋዎች 1ዱ ሆኖ ሌሎቹ 3 ጀርመንኛ ጣልኛና ፈረንሳይኛ ናቸው። ከሮማይስጥ የታደገ ቋንቋ በመሆኑ የሮማንስ ቋንቋ ቤተሠብ አባል ነውና በተለይ የሚመስለው ፈረንሳይኛ ወይም እጣልኛ ነው። የሚናገረው በግራውብውንደን (ግሪዞን) ካንቶን ስዊስ በሚኖሩ 60,000 ሰዎች ነው። ይህ ከስዊስ አገር ሕዝብ ብዛት 1% ብቻ ሲሆን ከስዊስ አገር ብሔራዊ ቋንቋዎች ሁሉ ትንሹ ነው። እንኳን በስዊስ አገር ከሚኖሩት ስርቦ-ክሮዌሽኛ ተናጋሪዎች ቁጥር ብዛት (111,000) በግማሽ ያንሳል። በስሜን እጣልያ አገር ዛሬ ለሚናገሩ ቋንቋዎች ለፍሪዩልያንና ለላዲን ቅርብ ዘመድ ነው። ምሳሌዎች፦ Jau hai num x (ያው አይ ኑም x) - ስሜ x ነው (ስም x አለኝ)። Jau sun ad uras (ያው ሱን አድ ኡራስ)- በጊዜ ላይ ነኝ። giuven (ጁቨን) - ወንድ ልጅ፣ giuvens (ጁቨንስ) - ወንድ ልጆች il giuven (ኢል ጁቨን) - ወንድ ልጁ፣ ils giuvens (ኢልስ ጁቨንስ) - ወንድ ልጆቹ giuvna (ጁቭና) ሴት ልጅ፣ giuvnas (ጁቭናስ) ሴት ልጆች la giuvna (ላ ጁቭና) ሴት ልጂቱ፣ las giuvnas (ላስ ጁቭናስ) ሴት ልጆቹ ያልተለመደ ብዙ ቁጥር፦ um (ኡም) - ሰው፣ umens (ኡመንስ) - ሰዎች የስዋሰው መረጃ የሮማንሽ ውክፔዲያ አለ!"} {"id": "13438", "contents": "አቅም (Energy) በፊዚክስ ጥናት ሲተረጎም ያንድ ሰው፣ እንስሳ፣ ቁስ፣ ስራ የመሰራት ችሎታ ወይም ለውጥ የማምጣት ችሎታ ማለት ነው። አቅም የሚለካው በጁል (Jules) ነው። ሳይንሳዊ አቅም በሁለት ይክፈላል ተንቀሳቃሽ አቅም (Kinetic energy) የምንለው አንድ ቁስ በመንቀሳቀሱ ምክያት ስራ ለመሰራት የሚያዳብረው አቅም ማለት ነው። ለምሳሌ አንድ ድንጋይ ቢወረወር ያ ድንጋይ በንቅስቃሴ ላይ እያለ ጠርሙስ ቢያጋጥመው ያን ጠርሙስ የመስበር ስራ ያካሂዳል። በዚ ምክንያት የተወረወረ ድንጋይ ተንቀሳቃሽ አቅም አለው እንላለን። እምቅ አቅም (Potential energy) የምንለው ደግሞ አንድ ቁስ ወይም የቁስ ስርዓት በጉልበት ሜዳ ውስጥ ባለው አቀማመጥ ምክንያት በውስጡ የተከማቸ አቅም ነው። ለምሳሌ የመሬት ስበት በምድራችን ዙሪያ የመሳብ ጉልበት ሜዳ ፈጥሮ አለ። በዚህ ምክንያት አንድን ድንጋይ ከመሬት አንስተን ብንይዝ በዚያ ዲንጋይ ላይ እምቅ አቅም ይኖራል ምክናይቱም ድንጋዩን ስንለቀው ባለው እምቅ አቅም ምክንያት አንድን ጠርሙስ መስበር ይችላል። ከላይ እንዳየነው ሁለት አይነት የአቅም አይነቶች አሉ። በነዚህ ስር የሚተዳደሩ ሌሎች አይነቶችም አሉ። ለምሳሌ የ\"ኮረንቲ አቅም\"፣ የ\"ማግኔት አቅም\"፣ የ\"ድምጽ አቅም\"፣ ወዘተ.."} {"id": "47524", "contents": "ቦርኒዮ የዓለም ሦስተኛ ትልቅ ደሴት ነው። አሁን በሦስት አገራት መካከል ይካፈላል፣ እነሱም ኢንዶኔዥያ፣ ማሌዥያ እና ብሩነይ ናቸው።"} {"id": "5135", "contents": "1 January 1595 - 8 September 1595 እ.ኤ.ኣ. = 1587 ዓ.ም. 9 September 1595 - 31 December 1595 እ.ኤ.ኣ. = 1588 ዓ.ም."} {"id": "7631", "contents": "1 January 363 - 30 August 363 እ.ኤ.ኣ. = 355 ዓ.ም. 31 August 363 - 31 December 363 እ.ኤ.ኣ. = 356 ዓ.ም."} {"id": "2027", "contents": "ፍሪዩልያን (Furlan) በስሜን-ምሥራቅ እጣልያ በ600,000 ሰዎች የሚናገር ቋንቋ ነው። ከነዚህ ተናጋሪውዎች አብዛኞቹ ደግሞ ጣልኛ የሚችሉ ናቸው። የቋንቋ ስም በጣልኛ ፍሪዩልያኖ ሲሆን በራሱ ግን ፉርላን ወይም ማሪለንጌ ይባላል። ላዲን ለሚባለው ቋንቋ ቅርብ ዝምድና ስላለው አንዳንዴ \"ምስራቅ ላዲን\" ይሰየማል። ከዚያ በላይ በስዊስ አገር ለሚናገረው ለሮማንሽ ቅርብ ዘመድ ነው። ዛሬ በጣልያ መንግሥት በኩል ፍሪዩልያን ይፋዊ ሁኔታ አለውና በብዙ ትምህርት ቤቶች ይማራል። ጥቂት ሥነ ጽሑፍ፣ የመጽሐፍ ቅዱስ ትርጉም፣ ዘፈኖችና አንዳንድ የመንገድ ምልክት፣ ደግሞ የድረ-ገጽ ጋዜጣ በፍሪዩልያን አለ። ባለፈው አመት ውስጥ የቢራ ማስታወቂያ ቢሆንም በፍሪዩልያን በጣልያ ቴሌቪዥን ታይቷል። ስለዚህ ዱሮ ቋንቋው በጣም ትንሽ ከሆነ አሁን ግን በጉልበት እየተመለሠ ነው። Mandi, jo o mi clami Jacum! ማንዲ፣ ዮ ኦ ሚ ክላሚ ያኩም! (ታድያስ፣ ስሜ ያዕቆብ ነው!) Vuê al è propite cjalt! ቩዌ አል ኤ ፕሮፒቴ ቻልት! (ዛሬ አየሩ በጣም ይሞቃል!) O scugni propite lâ cumò, ariviodisi. ኦ ስኩኚ ፕሮፒቴ ላ ኩሞ፣ አሪቭዮዲሲ። (በውኑ አሁን መሄዴ ነው፣ አይሃለሁ።) No pues vignî fûr usgnot, o ai di studiâ. ኖ ፕወስ ቪኚ ፉር ኡስኞት፣ ኦ አይ ዲ ስቱዲያ። ዛሬ ማታ ካንተ ጋር መውጣት አልችልም፣ ማጥናት አለብኝ። የፍሪዩልያን ውክፔዲያ አለ!"} {"id": "14903", "contents": "ለቅዘን እግር አንስተውለት ለውሻ ሮጠውለት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ይህን ካደረክ ስህተት ስራ ነው ለማለት ነው።"} {"id": "17849", "contents": "ጨረር ጥላ ማለት ያንድ ጨረር (ቬክተር) a {\\displaystyle \\mathbf {a} } ጥላ በሌላ ጨረር b {\\displaystyle \\mathbf {b} } ላይ ቀጥታ ሲያርፍ የሚፈጥረውን ጥላ ያመለክታል። ስለሆነም የጨረር ጥላ በ ነጥብ ብዜት ይገለጻል። ጨረር A {\\displaystyle A} እና B {\\displaystyle B} ቢሰጡን, ጨረር A {\\displaystyle A} ጨረር ጥላ በ B {\\displaystyle B} ላይ ( C {\\displaystyle C} ) ከጨረር B {\\displaystyle B} ጋር አንድ አይነት አቅጣጫ ሲኖረው መጠኑ እንዲህ ይሰላል : | C | = | A | cos ⁡ θ {\\displaystyle |C|=|A|\\cos \\theta \\,} ከዚህ ተነስተን የነጥብ ብዜት ጸባያትን በመጠም የጨረር ጥላውን እንዲህ እናገኛለን C = A ⋅ B | B | B | B | = A ⋅ B | B | B ^ , {\\displaystyle C={\\frac {A\\cdot B}{|B|}}{\\frac {B}{|B|}}={\\frac {A\\cdot B}{|B|}}{\\hat {B}},} እንግዲህ የጨረር ጥላን ዋና ቀመር እንዲህ እናገኛለን C = A ⋅ B | B | 2 B {\\displaystyle C={\\frac {A\\cdot B}{|B|^{2}}}{B}} ሁለት ጨረሮች A = <3, -5, 2> እና B = <7,1,-2> ቢሰጡ፣ ቬክተር A በB ላይ የሚያጠላውን የጨረር ጥላ ፈልግ?"} {"id": "21413", "contents": "የአፍ ወለምታ በቅቤ አይታሽም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያለግንዛቤ የሚሰነዘር አስቀያሚ ቃል አንዴ ሰሚ ጆሮ ከገባ ወዲያ የሚያስከትለውን ጉዳት ማረም አይቻልም።"} {"id": "21425", "contents": "የወረቀት ላይ ነብር የተግባር ስንኩል (አንሁን) የአማርኛ ምሳሌ ነው። የወረቀት ላይ ነብር የተግባር ስንኩል (አንሁን) የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21503", "contents": "የጫማ ጠጠርና የእንጀራ እናት እያደር መቆርቆሩ አይቀርም የአማርኛ ምሳሌ ነው። የጫማ ጠጠርና የእንጀራ እናት እያደር መቆርቆሩ አይቀርም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21851", "contents": "ያገር ልጅ በምን ይመታል በኩበት ያም እንዳይሄድ ያም እንዳይሞት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያገር ልጅ በምን ይመታል በኩበት ያም እንዳይሄድ ያም እንዳይሞት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20177", "contents": "ነገር ነገርን ይወልዳል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20201", "contents": "ኑሮ ካሉት ፍሪጅ ይሞቃል አለ የቢራ ጠርሙስ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22091", "contents": "ድሀ ከንቡ ይዳላ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ድሀ ከንቡ ይዳላ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22109", "contents": "ድህነት ከአምላክ መስተካከል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ድህነት ከአምላክ መስተካከል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "18743", "contents": "ካቲ ራይክስ (ትውልድ 1950 እ.አ.አ.) ታዋቂ አሜሪካዊት ደራሲ ነች። በዋናነት እንግሊዝኛ: Déjà Dead በተሰኘው ስራዋ ትታወቃለች። ‎የአሜሪካዊ ደራሲያን ዝርዝር (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "44453", "contents": "ያሲዩስ ያኒጌና በአውሮፓ አፈ ታሪክ ዘንድ የኬልቲካ (ፈረንሳይ) እና የጣልያን ንጉሥ ነበር። አኒዩስ ባሳተመው ጽሑፍ መሠረት፣ የዩፒተር (ወይም «ኮሪቱስ») ካምቦብላስኮንና የኤሌክትራ ልጅ ሲሆን በ1828 ዓክልበ. ግድም የካምቦብላስኮን አልጋ ወራሽ ሆነ፤ በሚከተለውም ዓመት የቤሊጊዩስ መንግሥት በኬልቲካ ወረሰ። ንግሥቱን ኩቤሌ ሲያግባ የካም ሴት ልጅ ኢሲስ ወይም ኢዮ (የኦሲሪስ አፒስ እኅትና ሚስት፣ የሄርኩሌስ ሊቢኩስም እናት) ዕድሜያቸው ብዙ መቶ ዓመት ሆኖ በሠርጉ ነበሩ ይዘገባል። ከዚህ በኋላ ያሲዩስ አባቱን በጣልያን ዙፋን ተከተለውና ሁለቱን መንግሥታት በአንድ ጊዜ እንደ ገዛቸው ይመስላል። በ1787 ዓክልበ. ግድም ኢሲስ ወደ አገራቸው ወደ ግብጽ ተመለሱና የያሲዩስ ወንድም ዳርዳኑስ ያንጊዜ ለጣልያን ዙፋን ብሔራዊ ጦርነት አደረገ። አቦሪጌኔስ ከነአለቃቸው ሮማነሦስ በዳርዳኖስ ወገን ሲሆኑ፣ የእስፓንያና ሲኪሊያ ገዥ ሲኪሌውስ ግን የያሲዩስ ጓደኛ ነበር። በመጨረሻ ዳርዳኖስ ወንድሙን ያሲዩስን ገድሎ ከጣልያን ወደ ሳሞትራቄ ደሴት ሸሸ፤ ከዚያም በ1736 ዓክልበ. አካባቢ ዳርዳኑስ ትሮያን በማዮንያ መሠረተ። ያሲዩስ በጣልያን በልጁ ኮሪባንቱስ ተከተለ፤ በኬልቲካም በመጨረሻ ሌላ የሄርኩሌስ ተወላጅ አሎብሮክስ ተነሣና ዘውዱን ተጫነ። ይህ ግለሠብ ያሱስ ወይም ያሲዮን የዳርዳኑስ ወንድም ሲሆን በሮሜና በግሪክ አገር አፈ ታሪክ ደግሞ ይገኛል። በዚህ የኤሌክትራና የዚውስ ወይም የኮሪቱስ ልጆች ይባላሉ፤ ሁለቱም በ«ሄስፔሪያ» (ጣልያን) ከአትላስ በኋላ ነገሡ። ከጐርፍ በኋላ ግን ሁለቱ ወደ ሳሞትራቄ ደረሱ፤ በዚያችም ደሴት ላይ በአረመኔ ሥርዓቶች ተሳተፉ። ያሲዩስ ከዴሜቴር ጋራ ካመነዘረ በኋላ ግን፣ ዜውስ ገደለው ይባላል። ከዚህ በኋላ ዳርዳኑስ የዳርዳኒያን መንግሥት (በኋላ ትሮይ የሆነ) መሠረተ።"} {"id": "48989", "contents": "ኤዲረን (መለጠፊያ:Lang-tr, መለጠፊያ:Lang-el, መለጠፊያ:Lang-bg) በቱርክ ውስጥ የአውሮፓ ክፍል ነው."} {"id": "3379", "contents": "ሰኔ ፳፬ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪፻፺፬ኛው ቀን ሲሆን የፀደይ (በልግ)ወቅት ፹፱ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፸፩ ቀናት፣ በዘመነ ዮሐንስ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፸፪ ቀናት ይቀራሉ። ፲፯፻፷፰ ዓ/ም - አባ ፍራንሲስኮ ፓላው የተባለ የካቶሊክ ሚሲዮናዊ እና መቶ-ዓለቃ ሆሴ ዮአኪን ሞራጋ የተባሉ የእስፓኝ አቅኚዎች የዛሬዋ ሳን ፍራንሲስኮ ከተማ በተቆረቆረችበት ሥፍራ ላይ የሚሲዮናዊ ቤት አቆሙ። ፲፰፻፶፮ ዓ/ም - ደጃዝማች ምኒልክ በዓፄ ቴዎድሮስ ትዕዛዝ ታሥረው ከነበሩበት ከመቅደላ አምባ በሌሊት አምልጠው ወደሸዋ አመሩ። ፲፱፻፴፮ ዓ/ም - አለቃ ኪዳነ ወልድ ክፍሌ በተወለዱ በ፸፪ ዓመታቸው በዚህ ዕለት አርፈው ደብረ ሊባኖስ ተቀበሩ። ፲፱፻፶፪ ዓ/ም - በፊት የኢጣልያ ቅኝ ግዛት የነበረችው ሶማሊያ በዚህ ዕለት ነጻነቷን አገኘች። ፲፱፻፶፪ ዓ/ም - ጋና በዚህ ዕለት ሪፑብሊክ ስትሆን ክዋሜ ንክሩማ ፕሬዚደንት ተብለው ንግሥት ኤልሣቤጥ (ዳግማዊት)ን በመተካት የአገሪቱ ርዕሰ-ብሔር ሆኑ። ፲፱፻፶፬ ዓ/ም - ሩዋንዳና ቡሩንዲ ከበልጅግ ነጻነታቸውን አገኙ። ፲፱፻፴፮ ዓ/ም - ታላቁ ኢትዮጵያዊ ምሁር አለቃ ኪዳነ ወልድ ክፍሌ በተወለዱ በ፸፪ ዓመታቸው በዚህ ዕለት አረፉ። (እንግሊዝኛ) http://en.wikipedia.org/wiki/July_1 መርስዔ ኀዘን ወልደ ቂርቆስ፤ የመጀመሪያው ፓትርያርክ (፲፱፻፶፩)"} {"id": "17953", "contents": "ተዋሰኝ ግዝት ይሆነኝ አበድረኝ አይማረኝ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20761", "contents": "ውሀ ላነቀው ባለቤቱ ላላወቀው መድሀኒት የለውም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ውሀ ላነቀው ባለቤቱ ላላወቀው መድሀኒት የለውም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21061", "contents": "የመጣ ሳይመጣ የውሃ ቦይ ጥረግ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የመጣ ሳይመጣ የውሃ ቦይ ጥረግ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "31093", "contents": "ኤንሊል-ኒራሪ ከ1331 እስከ 1321 ዓክልበ. የአሦር ንጉሥ ነበረ። የአሦር ነገሥታት ዝርዝር እንዳለው ለ፲ አመታት ገዛ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "33805", "contents": "የጭቃ እሾህ በአማርኛ ፈሊጣዊ አነጋገር የሆነ ዘይቤ ነው። በማር የተለወሰ መርዝ፣ ላይ ላዩ የማያስታውቅ ግን ውስጡ የሚጎዳ ንግግር ወይንም ድርጊት ወይዘሮ ብርቄ የጭቃ እሾህ ንግግር ትችልበታለች።"} {"id": "13099", "contents": "ቬት ናም በእስያ ውስጥ የሚገኝ አገር ነው። ዋና ከተማው ሀኖይ ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "45487", "contents": "ያምኻድ በጥንታዊ ሶርያ የተገኘ መንግሥት ሲሆን ዋና ከተማው በሃላብ (አሌፖ) ነበር። የያምኻድ መንግሥት በታሪክ መዝገብ መጀመርያ የሚጠቀሰው ከማሪ ንጉሥ ያኽዱን-ሊም (1723-1707 ዓክልበ.) ጎረቤቶች መካከል ሲሆን ነው። የያምኻድ ነግሥታት በሥራዊትም ሆነ በዲፕሎማሲ ግዛታቸውን አስፋፉ። ከመመሠረቱ ጀምሮ ያምኻድ ከጠላቶቹ ማሪ፣ ቃትና እና አሦር ይታገል ነበር፤ በንጉሡም 1 ያሪም-ሊም ዘመን ከሁሉ ሃይለኛ መንግሥት በሶርያ ሆነ። የያምካድ ተጽእኖ ትልቅነት ኬጥያውያን አገሩን እስካጠፉ ድረስ ነበር፤ በኋላም የሚታኒ ግዛት ሆነ። የያምኻድ ሕዝብ በተለይ አሞራውያን ሲሆኑ ጥቂቶቹ ግን ሑራውያን ነበሩ። ከተማቸው ሃላብ እስከ ዛሬው ድረስ ተሠፍሮበት ስለ ሆነ፣ ብዙ ሥነ ቅርስ በዚያ መቸም ተደርጎ አያውቅም። ስለዚህ የምናውቀው መረጃ በተለይ ከአላላኽና ከማሪ ከተገኙት ጽላቶች ይሆናል። ሃላብ ደግሞ ለአሞራዊው ጣኦት ሃዳድ የተቀደሠ ሃይማኖታዊ ማዕከል ነበረ። በቀድሞው የኤብላ ግዛት ዘመን፣ ከተማው «ሃላም» ተብሎ ይጠቀስ ነበር። መጀመርያ የምናውቀው የያምኻድ ንጉሥ ሱሙ-ኤፑኽ (በያኽዱን-ሊም ዘመን) ከሃላብ በላይ አላላኽንና ቱባን ከተሞች ገዛ። የማሪ ንጉሥ ያኽዱን-ሊም አሦርን ለመቃወም ከሱሙ-ኤፑኽ ጋር የማግባባት ስምምነት ቢኖረውም፣ ከትንሽ በኋላ ግን በያምኻድ ላይ ዘምቶ ነበር። ሱሙ-ኤፑኽ የያሚና ልጆችን ደገፈ እና ከሌሎች አገራት ኡርሹ፣ ኻሹምና ከርከሚሽ ጋር ተባበረ። ያኽዱን-ሊም ጠላቶቹን አሸነፋቸው፤ በመጨረሻ ግን በልጁ ሱሙ-ያማም ተገደለ። የአሦር መንግሥት በ1 ሻምሺ-አዳድ ሥር በዚህ ወቅት ይበረታ ጀመር። ማሪን አጠፍቶ የያክዱን-ሊም አልጋ ወራሽ ዝምሪ-ሊም ከአገሩ መሸሽ ነበረበት፤ ወደ ሱሙ-ኤፑኽ በስደት ሔደ። ሻምሺ-አዳድ ልጁን ያስማሕ-አዳድን የማሪ ንጉሥ አደረገው፣ ያስማኅ-አዳድም የቃትና ንጉሥ የኢሺ-አዳድን ሴት ልጅ አግብቶ የአሦርና የቃትና ስምምነት በያምካድ ላይ አጸና። ኡርሹ፣ ኻሹምና ከርከሚሽ ደግሞ ድጋፋቸውን ከያምኻድ ወደ አሦር አዛወሩ፤ ያምኻድም በሻምሺ-አዳድ ጓደኞች ተከቦ ነበር። ሱሙ-ኤፑኽ ከሻምሺ-አዳድ ጋር ጦርነት ሲያደርግ ተገድሎ ልጁ ፩ ያሪም-ሊም ተከተለው። ያሪም-ሊም ስምምነቶች ከባቢሎን ንጉሥ ሃሙራቢ እና ከኤሽኑና ንጉሥ 2 ኢባልፒእል ተዋዋለ። በ1689 ዓክልበ."} {"id": "2520", "contents": "መ ሙ ሚ ማ ሜ ም ሞ ሟ ማይ በጥንታዊ አቡጊዳ ተራ 13ኛው ፊደል ነው። እንዲሁም በከነዓን በአራማያ በዕብራይስጥ በሶርያም ፊደሎች 13ኛው ፊደል «ሜም» ይባላል። በዓረብኛ ደግሞ ተመሳሳይ ፊደል «ሚም» ተብሎ በ«አብጃድ» ተራ 13ኛ ነው። የማይ መነሻ ከቅድመ-ሴማዊ ጽሕፈት እንደ ሆነ ይታስባል። በዚህ ጽሕፈት ፊደሉ የውሃ ስዕል መስለ። ለዚህም ተመሳሳይ የግብጽ ሀይሮግሊፍ ነበር። አጠራሩ ግን «ነ» ነበር። በግብፅ የሠሩት ሴማውያን ግን በቋንቋቸው «ሜም» ስላሉት፣ ይህ ስዕል «ም» ሆኖ እንዲሰማ መጣ። የከነዓን «ሜም» እንዲሁም ከዚህ ምልክት ተወስዶ በዚያ መንገድ የዕብራይስጥና የአራማያ «ሜም» የአረብኛም «ሚም» ወለደ። ከዚህ በላይ የግሪክ አልፋቤት «ሙ» (Μ, μ) አባት ሆነ። እሱም የላቲን አልፋቤት (M m) እና የቂርሎስ አልፋቤት (М м) ወላጅ ሆነ። ስለዚህ እነዚህ ሁሉ የ«ማይ» ሩቅ ዘመዶች ሊባሉ ይቻላል። በተጨማሪ የግዕዝ ቁጥር ፵ (ዓርባ) ከግሪኩ μ በመወሰዱ እሱም የ«መ» ዘመድ ነው።"} {"id": "2748", "contents": "ኢትዮጵያ ሰንደቅ አላማ በአገሪቱ ውስጥ አለ የኢትዮጵያ ሰንደቅ ዓላማ አረንጓዴ፤ ቢጫና ቀይ እንዲሁም ሰማያዊ ኮከብ ቀለማት ናቸው። ምሳሌያቸውም አረንጓዴው ተስፋ፣ ልምላሜና ሀብት፤ ብጫው ፣ አበባና ፍሬ፤ ቀዩ ፣ መሥዋዕትነትና ጀግንነት ሰማያዊ ኮከብ የሰዎች እኩልነትን የሚያመለክት ነወ የኢትዮጵያ ስንደቅ ዓላማ ኣረንጓዴ ቢጫና ቀይ ነው። ኣረንጓድዌውም ደማቅ ሲሆን ኣንዳንድ ገዥዎች ሌሎች ነገሮች በተለይ መካክሉ ላይ ጨማምረውበታል። M Before the rectangular flag was created, Ethiopia flew three coloured pennants. The red was then at the top. The flag with the Lion of Judah (1897-1975). It remains popular with the Rastafari movement and people loyal to Haile Selassie. The official flag under the Derg (1975-1987), essentially the Imperial flag without the lion. It was seen more than the state flag. The state flag under the Derg (1975-1987). Rarely seen, and a forerunner to the flag introduced in 1987. የኢትዮጵያ ሕዝባዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሰንደቅ ዓላማ (1987እ.ኤ.አ.-1991እ.ኤ.አ.) The flag from 1991 to 1996. It is the same as the 1975-1987 official flag, except for the ratio. It is still widely seen today.[ዋቢ መጻሕፍት ያስፈልገዋል] The flag from 1996 to August 2009."} {"id": "2808", "contents": "1773 አመተ ምኅረት ጥቅምት 2-8 - ታላቅ አውሎ ነፋስ በማርቲኒክና በባርባዶስ ደሴቶች ላይ ሲጎርፍ 22,000 የሚያሕሉ ሰዎች ጠፍተዋል። የካቲት 22 ቀን - እንግሊዞች የዛሬውን ጋያና ከሆላንድ ያዙትና ጆርጅታውን ከተማ መሠረቱ። ጳጉሜ 1 ቀን - ሎስ አንጅለስ የምትባል ከተማ በ44 እስፓንያዊ ሠፈረኞች ተመሰረተች።"} {"id": "19560", "contents": "ነገር ቢሳሳት ከጠዋቱ ጥጃ ቢሳሳት ከእናቱ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20196", "contents": "ኑሮ ከማናደድ ሄዶ መመስገን የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "11610", "contents": "ጃፓን (ጃፓንኛ፡ 日本፣ ኒፖን ወይም ኒሆን፣ እና በመደበኛነት 日本国) በምስራቅ እስያ የምትገኝ ደሴት ሀገር ናት። በሰሜን ምዕራብ የፓሲፊክ ውቅያኖስ ላይ የምትገኝ ሲሆን በምዕራብ በኩል በጃፓን ባህር ትዋሰናለች፣ በሰሜን ከኦክሆትስክ ባህር ወደ ምስራቅ ቻይና ባህር እና በደቡብ ታይዋን ይዘልቃል። ጃፓን የእሳት ቀለበት አካል ነች እና 377,975 ስኩዌር ኪሎ ሜትር (145,937 ካሬ ማይል) የሚሸፍኑ 6852 ደሴቶችን ያቀፈ ደሴት ነው። አምስቱ ዋና ደሴቶች ሆካይዶ፣ ሆንሹ (ዋናው መሬት)፣ ሺኮኩ፣ ኪዩሹ እና ኦኪናዋ ናቸው። ቶኪዮ የሀገሪቱ ዋና ከተማ እና ትልቁ ከተማ ናት; ሌሎች ዋና ዋና ከተሞች ዮኮሃማ፣ ኦሳካ፣ ናጎያ፣ ሳፖሮ፣ ፉኩኦካ፣ ኮቤ እና ኪዮቶ ያካትታሉ። ጃፓን በዓለም ላይ በሕዝብ ብዛት አስራ አንደኛው፣እንዲሁም በጣም በብዛት ከሚኖሩባቸው እና ከተሜዎች መካከል አንዷ ነች። ከአገሪቱ ሦስት አራተኛው የመሬት አቀማመጥ ተራራማ ሲሆን 125.44 ሚሊዮን ህዝቧን በጠባብ የባህር ዳርቻዎች ላይ ያቀፈ ነው። ጃፓን በ 47 የአስተዳደር ክልሎች እና በስምንት ባህላዊ ክልሎች የተከፋፈለ ነው."} {"id": "21756", "contents": "ያባት እዳ ለልጅ ያፍንጫ እድፍ ለእጅ የወፍጮ እዳ ለመጅ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያባት እዳ ለልጅ ያፍንጫ እድፍ ለእጅ የወፍጮ እዳ ለመጅ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21768", "contents": "ያባይ ምልክቱ አንደበቱ የገዳይ ምልክቱ ሽልማቱ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያባይ ምልክቱ አንደበቱ የገዳይ ምልክቱ ሽልማቱ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "31698", "contents": "ቦቬ (ፈረንሳይኛ፦ Beauvais) (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "46938", "contents": "ጃዋ ወይም ጃቫ የኢንዶኔዥያ ደሴት ነው።"} {"id": "6896", "contents": "1 January 726 - 1 September 726 እ.ኤ.ኣ. = 718 ዓ.ም. 2 September 726 - 31 December 726 እ.ኤ.ኣ. = 719 ዓ.ም."} {"id": "21518", "contents": "የፈሳ የጥጋብም አይደል ሲረሳ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የፈሳ የጥጋብም አይደል ሲረሳ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20372", "contents": "እንደ ወንድማማች ተበዳደሩ እንደ ባእዶች ተቆጣጠሩ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "18716", "contents": "ሃሮልድ ማክግራዝ (እ.አ.አ. ከ1871 – 1932) ታዋቂ አሜሪካዊ ደራሲ ነው። በዋናነት እንግሊዝኛ: The Man on the Box በተሰኘው ስራው ይታወቃል። ‎የአሜሪካዊ ደራሲያን ዝርዝር (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "35432", "contents": ""} {"id": "7233", "contents": "1 January 559 - 31 August 559 እ.ኤ.ኣ. = 551 ዓ.ም. 1 September 559 - 31 December 559 እ.ኤ.ኣ. = 552 ዓ.ም."} {"id": "13437", "contents": "የበለዓም ጽሑፍ በሥነ ቅርስ በ1960 ዓ.ም. በዴር አላ፣ ዮርዳኖስ የተገኘ ጽሑፍ ነው። ጽሑፉ አራማያ በሚመስል ቋንቋ ሲሆን የቢዖር ልጅ በለዓም የነበየ ትንቢት ይናገራል። ይህ አረመኔ ነቢይ በመጽሐፍ ቅዱስ በተለይም ኦሪት ዘኊልቊ ምዕ. 22-24 ስለሚጠቀስ፣ በሙሴና በኢያሱ ዘመን እንደ ኖረ ስለሚባል፣ ይህ ጽሑፍ ለሊቃውንቱ ዕጅግ በጣም ቁም ነገር ይሆን ነበር። ይሁንና በብሉይ ኪዳን ከንጉሥ ዳዊት አስቀድሞ ለነበሩት ሰዎች አንዳችም ቅርስ የለም በማለት ብዙዎቹ ስለሚያስመስሉ፣ በአብዛኛው ቸል ብለውታል። ስለዚህ ታዋቂነቱ በደንብ ገና አልተስፋፋም። በጠቀሱት ጥቂት ሊቃውንት አስተሳሰብ ዘንድ፣ ጽሁፉ 840 ዓክልበ. ግድም ተሳለ። የጽሑፉ ቃላት በቀይና በጥቁር ቀለሞች በአንድ ግድግዳ ላይ ተቀለሙ። ከምድር መንቀጥቀጥ የተነሣ ይህ ግድግዳ ፍርስራሽ ሆኖ ጽሑፉ በሙሉ ሊተረጎም ባይቻልም፣ ትልቁ ክፍል ግን ተተረጎማል። ትንቢቱም በመጨረሻው ዘመን ስለሚደርሰው የዓለም ጥፋት ነው። ትንቢቱ ለበለዓም የመጣው ከ«ኤሎሂም» ነው ሲል፣ ይህ ግን በሊቃውንቱ ሀሳብ ዘንድ እንደ ዕብራይስጥ «አምላክ» ማለት ሳይሆን፣ ማለቱ በብዙ ቁጥር «አማልክት» መሆን አለበት ይላሉ። የበለዓም ጽሑፍ ከነትርጉሙ በእንግሊዝኛ"} {"id": "19821", "contents": "ጂራን ከጅማ በስተሰሜን ምስራቅ 5ኪሎሜትር ርቃ የምትገኝ ከተማ ናት። የተቆረቆረችውም በ19ኛው ክፍለ ዘመን መጀመሪያ በኦሮሞ መሪ አባ መጃል ነበር። አባ መጃል አባ ጅፋር ተብሎ የሚታወቀው የጅማ ግዛት መስራች ናቸው። ከተማይቱ ከፍተኛ እድገት ያሳየው በልጃቸው በቀዳምዊ አባ ጅፋር (መሐመድ ዳውድ) ዘመን ነበር። በወቅቱ የጅማ ግዛት ዋና ከተማ የነበረች ሲሆን ለዚህ እድገቷ ዋና ምክንያት በሸዋ እና ከፋ የንግድ መንገድ ላይ መገኘቷ ነበር፡ ከተማይቱ ብዙ አይነት ብሐረሰቦችንና ከእሩቅ አገር የሚመጡ ነጋዴወችን (ለምሳሌ ጎጃም) ሳይቀር ታስተናግድ እንደነበር ታሪክ አጥኝው ዶናልድ ሌቪን ዘግቦት ይገኛል። ^ Donald N. Levine, Greater Ethiopia, second edition (Chicago: University Press, 1974)"} {"id": "18501", "contents": "ኦሮማይ በጋዜጠኛና ደራሲ በዓሉ ግርማ በ1975 ዓ.ም ለኅትመት የበቃ ድርሰት ነው። የመጽሐፉ መቼት በጊዜው የኢትዮጲያ ኣካል በነበረው በኤርትራ በረሐዎች ይካሄድ በነበረውቀይ ኮከብ ዘመቻ ዙርያ የሚያጠነጥን ነው። ^ Thanks to: Lapsley/Brooks Foundation @ good-amharic-books.com"} {"id": "17931", "contents": "ተኚ ብልሽ አትነሺ አልኩሽ(ን) የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "19437", "contents": "ሱሪኛ በኢትዮጵያ የሚነገር ናይሎ ሳህራዊ ተብሎ በሚታወቀው የቋንቋ መደብ ነው።"} {"id": "31053", "contents": "3 ፑዙር-አሹር በአሦር ነገሥታት ዝርዝር ዘንድ 24 ዓመታት (ከ1499 እስከ 1476 ዓክልበ. ገደማ) የአሦር ንጉሥ ነበረ። ቀዳሚው 1 አሹር-ኒራሪ አባቱ ነበር። ። በአሹር (አሦር) ከተማ አንዳንድ አረመኔ ቤተ መቅደስ እንዳሳደሰ ይታወቃል። «የወቅቶች ሥመራ ዜና መዋዕል» (ABC 21) በተባለው ጽላት ይጠቀሳል፦ «የአሦር ንጉሥ ፑዙር-አሹርና የካርዱኒያሽ (የካሣውያን ባቢሎን ግዛት) ንጉሥ ቡርና-ቡርያሽ (1483-1473 ዓክልበ. ገደማ) መሓላ ገብተው ይህኑንም ድንበር ወስነው ተስማሙ።»"} {"id": "19581", "contents": "ነገር ካንሺው ስጋ ከጠባሺው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "38655", "contents": "መተማ (ወረዳ) በአማራ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "48315", "contents": "ኦሪት ማለት በተለይ የብሉይ ኪዳን መጀመርያ ፭ መጻሕፍት ወይም የሙሴ መጻሕፍት ማለት ነው፣ ወይም በእብራይስጥ «ቶራህ» የተባለው ክፍል። ኤነዚህም ፭ መጻሕፍት፦ ኦሪት ዘፍጥረት ኦሪት ዘጸአት ኦሪት ዘሌዋውያን ኦሪት ዘኊልቊ ኦሪት ዘዳግም «የኦሪት ሕግ» ማለት በነዚህ መጻሕፍት ውስጥ የተጻፈው አስርቱ ቃላትና ሕገ ሙሴ ነው። በዘመናዊ አማርኛ «ኦሪት» ለዕብራይስጥ «ጦራህ» ወይም ለግሪክኛ «ፔንታቲውክ» ይወክላል፣ ልዩ ልዩ ትርጓሜዎች ኦሪተ ሳምራውያን፣ ኦሪተ አይሁድ፣ ኦሪተ ሊቃውንት ተብለዋል። በግዕዝ ግን ተጨማሪ ሦስት መጻሕፍት በ«ኦሪት» ይቆጠራሉ፦ መጽሐፈ ኢያሱ (ኦሪት ዘኢየሱስ) መጽሐፈ መሳፍንት (ኦሪት ዘመሳፍንት) መጽሐፈ ሩት (ኦሪት ዘሩት) «ኦሪት» ደግሞ ጥንታዊ ዘመን ወይም በተለይ እነዚህ መጻሕፍት የሚተርኩት ዘመን (ከ1000 ዓክልበ. በፊት) ማለት ነው፤ ከማየ አይኅ አስቀድሞ የነበረውም ክፉ ዘመን ያጠቅልላል። «ኦሪታውያን» ማለት ደግሞ በጥፋት ውሃ የሰመጠው ክፉ ነገድ ሊሆን ይችላል፣ የዚህም አጠራር ከግብጽ ጣኦት ሔሩ ጋር እንደ ተዛመደ ይመስላል። : ይህ ፡ አጭር ፡ ሃይማኖት ፡ ነክ ፡ ጽሑፍ ፡ መሠረት ፡ ወይም ፡ መዋቅር ፡ ነው። እርስዎ ፡ ሊያስፋፉት ፡ ይችላሉ!"} {"id": "30957", "contents": "ፓላትዎስ የእስፓንያ ንጉሥ ነበረ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "2494", "contents": "በ ቡ ቢ ባ ቤ ብ ቦ ቧ ቤት በአቡጊዳ ተራ ሁለተኛው ፊደል ነው። እንዲሁም በከነዓን በአራማያ በዕብራይስጥ በሶርያና በዓረብኛ ፊደሎች ሁለተኛው ፊደል «ቤት» ይባላል። በግሪክም ሁለተኛው ፊደል «ቤታ» ይባላል። በቋንቋ ጥናት የዚሁ ድምፅ ፍች «ነዛሪ የከናፍር ፈንጂ» ይባላል። በዕብራይስጥ አንድ ነጥብ በመሃል ውስጥ ሲኖር (בּ) ድምጹ እንደ «ብ» ቢመስልም ያለዚያ ነጥብ ግን (ב) እንደ «ቭ» ይሰማል። ለዚያም ደግሞ በአማርኛ ይህ ድምጽ «ቨ ቩ ቪ ቫ ቬ ቭ ቮ» በተለይ በባዕድ ቃላት ሲጋጠም ከ«በ...» ትንሽ ተቀይሯል። የቤት መነሻ ከቅድመ-ሴማዊ ጽሕፈት እንደ ሆነ ይታስባል። በዚህ ጽሕፈት ፊደሉ የመኖርያ ቤት ስዕል መስለ። ለዚህም ተመሳሳይ የግብጽ ሀይሮግሊፍ ነበር፤ አጠራሩ ግን «ፐር» ነበር። (ይህም ቃል በ«ፈርዖን» ስም ይታያል።) በግብፅ የሠሩት ሴማውያን ግን በቋንቋቸው «ቤት.. ስላሉት፣ ይህ ስዕል «ብ.. ሆኖ እንዲሰማ መጣ። የከነዓን «ቤት» እንዲሁም ከዚህ ምልክት ተወስዶ በዚያ መንገድ የዕብራይስጥና የአራማያ የአረብኛም «ቤት» ወለደ። ከዚህ በላይ የግሪክ አልፋቤት «ቤታ.."} {"id": "17278", "contents": "ተለጣጭ የጎረቤቷን ድልህ አሟጣጭ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ተለጣጭ የጎረቤቷን ድልህ ሟጣጭ"} {"id": "14830", "contents": "ለሞኝ ከሳቁለት ለውሻ ከሮጡለት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ማቋረጫ የላቸውም።"} {"id": "20392", "contents": "እንዳልተወው ወለድኩ እንዳልሰው ነደድኩ አለች ላም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21364", "contents": "የተናቀ ሰፈር በአህያ ይወረራል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የተናቀ ሰፈር በአህያ ይወረራል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20548", "contents": "እድር እስከ በጌምድር የአማርኛ ምሳሌ ነው። እድር እስከ በጌምድር የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21568", "contents": "ያለ መከራ ጸጋ ያለ ድካም ዋጋ አይገኝም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያለ መከራ ጸጋ ያለ ድካም ዋጋ አይገኝም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21670", "contents": "ያልታደለ ከንፈር ሊፕስቲክ ያበዛል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልታደለ ከንፈር ሊፕስቲክ ያበዛል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22096", "contents": "ድሀ ካልዘራ ዶሮ ካልጫረ (ማን ያበላው ነበረ) የአማርኛ ምሳሌ ነው። ድሀ ካልዘራ ዶሮ ካልጫረ (ማን ያበላው ነበረ) የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "38716", "contents": "ዳውንትና ደላንታ በአማራ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "30898", "contents": "ህዋስ (እንግሊዝኛ ሴል) መሰረታዊ የሆነ የህይወት ትንሹ ክፋይ ነው። ይህ የህይወት ያላቸው ነገሮች መስራች ክፍል ለመጀመሪያ ጊዜ የታየው ሮበርት ሁክ በተባለ እንግሊዛዊ ሳይንቲስት ነበር። ሴል በሰወነታችን ውስጥ የሚገኝ ፍጥረት እና ሰውነታችንን ለመገንባት የሚያስፈልግ ነገር ነው። (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "39748", "contents": "መላከ ህይዎት ነቃጥበብ እሸቱ ከአባታቸው ከአቶ አሸቱ ይመር እና ክእናታቸው ከወ/ሮ አየናለም በ ፩፱፳፮ በደቡብ ወሎ ዞን በወልደያ ከተማ ተወለዱ። እድሜያቸው ለትምህርት እስኪደረስ ድረስ ልክ እንደማንኛውም ህጻን ቤተሰቦቻቸውን በተለያዩ ስራዎች ሲረዱ ከቀዩ በኃላ ፯ ዓመት ሲሞላቸው ወደ ደቡብ ጎንደር ምስራቅ እስቴ ወረዳ በመሄድ ከወረዳው ዋና ከተማ ፲ ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ በሚገኘው ቁት አረጋዊ ቤተ ክረሰቲያን የመንፈሳዊ ትምህርታቸውን ጀመሩ። ገና ከህጻንነታቸው ጀምሮ በትምህርት አቀባበላቸው መምህራኖቻቸውን በማስደነቃቸው ከሌሎች ተማሪዎች የተለየ ትምርት እንዲማሩ ይደረግ ነበር። ከላይ ከፍ ሲል ከተገለጸው የማዕረግ ስም በፊት የመጠረያ ስማቸው መኳንንት ነበር። ትምህርታቸውንም በአጭር ጊዜ ከዳዊት ደገማ አስከ ከፍተኛ ንባብ ( በንባብ ዙሪያ)፣ ከውዳሴ ማርያም እስከ ጸዋትወ ዜማ ትምህርታቸውን በማጠነቀቅ መምህሮቻቸውን አስደመሙ።"} {"id": "47662", "contents": "የባሕር ኮክ ወይም አፕሪኮች (Prunus Armeniaca) የፍራፍሬ ዛፍ ዝርያ ነው። የኮክ አስተኔ አይነት ሲሆን በተለይ ከፈረንጅ እንኮይ ጋር ይመደባል። (ሮማይስጥ ስያሜው «የአርሜኒያ እንኮይ» ማለት ነው።)"} {"id": "40852", "contents": "ሚቲሌኔ (ግሪክ፦ Μυτιλήνη) የግሪክ አገር ከተማ ሲሆን የለስቦስ ደሴት ዋና ከተማ ነው። 36,196 ያሕል ሰዎች ይኖሩበታል። እጅግ ጥንታዊ ከተማ ነው።"} {"id": "3593", "contents": "ብዌኖስ አይሬስ የአርጀንቲና ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 13,349,000 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 2,768,772 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 34°40′ ደቡብ ኬክሮስ እና 58°30′ ምዕራብ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል። መጀመርያው ጊዜ ስፓኒሾች የመሠረቱት በ1528 ዓ.ም. ሲሆን በ1533 ዓ.ም. ስለ ኗሪዎች መቃወም እንደገና ተዉት። ሁለተኛ ጊዜ በ1572 ዓ.ም. መሠረቱት። በ1872 ዓ.ም. የአርጀንቲና መንግሥት መቀመጫ ሆነ። በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ Buenos Aires የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ።"} {"id": "3659", "contents": "ቭላንደርኛ (Vlaemsch) የሆላንድኛ ቀበሌኛ ነው። በተለይ የሚናገርበት በምዕራብ ቤልጅግ ሲሆን ስፍራው በትንሽ ጎረቤት ክፍል ከምዕራብ ሆላንድና ከስሜን ፈረንሣይ ይሸፍናል። በቤልጅግ ውስጥ 1.05 ሚሊዮን፤ በሆላንድም 90,000፤ በፈረንሣይም 20,000 ተናጋሪዎች አሉት። ቭላንደርኛ በምዕራብ ቭላንደርኛ እና በምሥራቅ ቭላንደርኛ ቀበሌኞች ይለያል። የቭላንደርኛ ውክፔዲያ አለ! በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ West Flemish language የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ። Ethnologue report for Vlaams Euromosaic report on West Flemish and Dutch in France"} {"id": "36856", "contents": "ኦልድ ሳሩም (ጥንታዊ ሳሩም) እስከ 1210 ዓ.ም. ድረስ ከአሁኑ ሳልዝብሪ እንግሊዝ 2 ማይል ወደ ስሜን የተገኘ ጥንታዊ ከተማ ነበረ። ፍርስራሹ እስካሁን ይታያል።"} {"id": "48472", "contents": "ድቡልቡል ትል Nematoda የትም ቦታ የሚገኝ ጥቃቅን ትል ወይም ወስፋት ያሉበት የእንስሳት ክፍለስፍን ነው። ድቡልቡል ትል በግለሰብ ቁጥርም ሆነ በዝርዮች ቁጥር (ምናልባት ፩ ሚሊዮን ዝርዮች) በፍጹም የሚበዛው ክፍለስፍን ነው። ከምድር ሕያዋን ሁሉ አብዛኞቹ ድቡልቡል ትል ናቸው። አብዛኞቹ ድቡልቡል ትል ደቂቅ ዘአካል ነው፤ አንዳንድ ዝርያ ግን በሰዎች እስከሚታይ ድረስ ትልቅ ይሆናል። አንዳንድም ዝርያ ችግር ሊፈጠር ሲችል «ወስፋት» ይባላል። እጅግ ደቂቅ ዘአካል የሆኑት አይነቶች የትም ቦታ ይገኛሉ ሲባል ይህም በላይኛ አፈር፣ በውቅያኖስ፣ ወይም በሌላ ሕይወት ውስጥ አሉ ማለት ነው። በ1906 ዓም ሳይንቲስቱ ኔሰን ካብ እንዳለ፣ «ባጭሩ፣ በአለም ውስጥ ያለው ቁስ ሁሉ፣ ከድቡልቡል ትል በቀር፣ ወደ ሌላ አለም ቢጠረግ ኖሮ፣ አለማችን ደብዛዛ ሆኖ ሊታወቅ የሚችል ገና ቀርቶ ይሆን ነበር። እኛም፣ ሥጋ የሌለን መናፍስት ሁነን፣ ከዚያ ልንመርምረው ብንችል ኖሮ፣ ተራሮቹ፣ ኮረብቶቹ፣ ሸለቆቹ፣ ወንዞቹ፣ ሐይቆቹና ባሕሮቹ በድቡልቡል ትል ሰፈፍ ተወክለው እናገኛቸው ነበር። የመንደሮች ሥፍራ ሊፈታ ይችል ነበር፣ ለያንዳንዱ ሰዎች ስብስብ፣ በተመሳሳይ መጠን የድቡልቡል ትል ስብስብ ይኖር ነበርና። ዛፎች፣ መንገዳችንንና ጎዳናችንን ወክለው፣ በቅርጽ ተርታዎች ገና ይቆሙ ነበር። የተለያዩት አትክልትና እንስሶች ሥፍራ ገና ሊፈታ ይችል ነበር። በቂ ዕውቀትም ለኛ ቢኖረን ኖሮ፣ የቀድሞ ድቡልቡል ትል ተውሳኮቻቸውን በመመርመር ዝርዮቹም ስንኳ ብዙ ጊዜ ሊታወቁ ይቻል ነበር።»"} {"id": "8363", "contents": "ኦመር ሃያም (ኢራን) ሩሚ (ኢራን) አላማ ኢቅባል (ፓኪስታን) ራቢንድራናት ታጎር (ህንድ)"} {"id": "13715", "contents": "አይ ሠርጉ ነው አንድ ባላገር አህዮቹን ያለ ምንም ጭነት ወደ ገበያ እየነዳ ሲሔድ ሌላ የሚያውቀው ባላገር ያገኘውና «አያ እገሌ ጤና ይስጥልኝ» ሲለው «ጤና ይስጥልኝ» ይለዋል፡፡ ቀጠል አድርጎ «አህዮቸሁን ምነው ራቁታቸውን ትነዳቸዋለህ» ሲለው « ልብስ ልገዛላቸው» በማለት ሲመልስለት በመልሱ የተናደደው ባላገር «አሁን ይሔ መልስ ነው» ሲለው «አይ ሠርጉ ነው» በማለት በንዴት ላይ ንዴት ጨመረለት ይባላል፡፡ መርከቤ ንጉሴ"} {"id": "13775", "contents": "ለምን ደወልሽው (61) አንድ ሴት ዉሀ ልትቀዳ ጎንበስ ስትል አንድ ጊዜ ያመልጣትና ድዉ ታደርገዋለች። ዘወር ብላ ስታይ አለቃ ገብረሀና ከኋላዋ ቆመዋል። ከዛም ደንገጥ ብላ «አለቃ ለመሆኑ ሰአት ስንት ሆነ?» ስትላቸው «አይ አንች ካላወቅሽዉ ለምን ደወልሽዉ?» አሏት ይባላል።"} {"id": "1823", "contents": "ስነ ልቦና ማለት በሰው ውስጥ የሚኖር እንስሶች የሌለላቸው ነፍስ ማለት ነው። ሰው እና እንስሳት አንድ የሚያደርጋቸው ሕይወታቸው ሲሆን ህይወት ደግሞ የምትጠፋ ናት። ሰነ ልቦና ግን ከተፈጠርን ጀምሮ አብሮን የሚኖር ውስጣዊ እኛነታችን ነው። በሙት ባሕር እስራኤል በተገኙት ብራና ጥቅሎች በአንዱ «የሥርዓት መመሪያ መጽሐፍ» በተባለ ብራና ውስጥ ለሰዎች ሁሉ ሁለት መናፍስት እንደተሾሙ ይላል፤ እነርሱም ሀሠት ወይም ትእቢት (ጥላ) እና እውነት ወይም ኅሊና (ብርሃን) ይባላሉ። ለዚህ እምነት በቤተ እስራኤል ዘንድ ተመሳሳይ ጽሁፍ አለ፤ የተሾሙ መላእክት በጐ ወይም ጥፉ አድራጎት በወርቅ ይመዝገባሉ ይላል። ፕላቶ በጻፈው ፋይድሮስ በተባለው ጽሑፍ፣ ሶክራቴስ እንዲህ ይላል፦ «ነፍሱን እንደ ሁለት ባለ ክንፍ ፈረሶችና የሠረገላ ነጂ እናስመስላለን። ... የሰብዓዊ ነፍስ ነጂ ሁለቱን ይነዳል፤ ከፈረሶቹ አንዱ መልካምና ከመልካም ዘር ነው፣ ሌላው ግን በባኅርይም ሆነ በዘር እጅግ ተቃራኒ ነው። ስለዚህ በኛ በኩል መንዳቱ በግድ ከባድና አስቸጋሪ ነው።» በዘመናዊው ሥነ ልቡና ደግሞ አእምሮ በሁለት ክፍሎች ይለያል። አንዱ ክፍል በደረታቸው የሚስቡ እንስሳት ባይኖራቸው የሚጠቡ እንስሶች ብቻ ይዘውት ነው። ሌላው ክፍል ለእንስሳት ሁሉ የጋራ ነው። የሰው ዘር ከአብዛኛው እንስሳ ለየት የሚለው እያንዳንዱ የሚያስበው ነገር የተለያየ መሆኑ ነው። እንስሶች ያውም የአዕምሮአቸው ክብደት በጣም ዝቅተኛ የሆኑ ብቻ ናቸው አንድ ነገር ላይ አተኩረው ወይም አንዱን ተከትለው የሚሄዱት። አንዳንድ የአሳ ዘሮች፤ አንዳንድ የወፍ ዘሮች፤ በመጠኑ እንደ በግ ያሉ እንስሳዎች እንደምሳሌ ይጠቀሳሉ። ሰውን በቡድን መድቦ ይሄ እንዲህ ያስባል፤ ያ እንዲያ ያስባል ማለት የሰውን ልጅ አዕምሮ ረቂቅነት አለመገንዘብ ነው። ዝውውር ትንታኔ ወርቃማው ሕግ (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "13259", "contents": "ከህይወት ታሪካቸው ስንጀምር አንዳንዶች የአባታቸው ስም ደስታ ተገኝ ነው ሲሉ አንዳንዶቹ ደግሞ ገብረ ማርያም ነው ይላሉ። ምናልባት አንዱ የአለም ሌላው ደግሞ የክርስትና ስማቸው ሊሆን ይችላል። የተወለዱት በደቡብ ጎንደር ሀገረ ስብከት በድሮው የደብረታቦር አውራጃ ፎገራ ወረዳ፤ ናብጋ ጊዮርጊስ በተባለው ቦታ በ1814 ዓ.ም. ነው። የመጀመርያ ትምህርታቸውን በአካባቢው ከቀሰሙ በኋላ ወደ ጎጃም ተሻግረው ቅኔን ተቀኙ። ከዚያም ወደ ጎንደር ከተማ ተመልሰው ከመምሕር ወደ አብ ወልደ ማርያም ጽዋትወ ዜማ፤ ከባሕታዊ ገብረ አምላክ አቋቋም፤ ከዐቃቤ ስብሃት ገብረ መድሕን ትርጓሜ መጽሐፍትን እንዲሁም ድጓን ተምረዋል። በእዚህ የሰፋ እውቀታቸው የተነሣ በ26 ዓመታቸው ጎንደር ሊቀካህናትነት ተሾመው ነበር። በዚህም ሹመት ለሰባት ዓመት ማገልገላቸው ይነገራል። በፍትሐ ነገሥት ሊቅነታቸው ደግሞ በዳኝነት እየተሰየሙ አገልግለዋል። አለቃ ገብረ ሐና ጨዋታ አዋቂነታቸው እየታወቀ የመጣው በዚህ ወቅት ነበር። በዚህም እውቀታቸው የትንሹ ዓሊ አጫዋች ሆኑ። አጼ ቴዎድሮስ ሥልጣኑን ሲይዙ አለቃን በቤተ መንግሥት አገኟቸው። አለቃ የቤተ መንግሥቱን ሰዎች በቀልዳቸው ሸንቆጥ ስለሚያደርጉ መስማማት አልቻሉም ነበር። እንዲያውም ዐጼ ቴዎድሮስ «ገብረ ሐና ፍትሐ ነገስቱን ጻፍ፤ ፍርድ ስጥ .. ገንዘብ ያውልህ፤ ቀልድህን ግን ተወኝ።» ሲሉ ተናግረዋቸው ነበር ይባላል። አለቃ ግን አላቆሙም። በተለይም ደግሞ በንጉሡ ባለሟል በብላታ አድጎ ላይ «አድግ / በግእዝ አህያ ማለት ነው /» እያሉ በሚሰነዝሩት ትችት በተደጋጋሚ ተከሰው ዐጼ ቴዎድሮስ ዘንድ ቀርበዋል። በመጨረሻ ቴዎድሮስ ክስ ሲሰለቻቸው ምላስ ቀርቶ ታገሉና ተሸናነፉ ብለው ፈረዱ። በዚህም ትግል ምሁሩ አለቃ ተሸነፉ። ንጉሡም እንግዲህ ምን ይበጅህ?"} {"id": "16547", "contents": "ቀን በበቅሎ ማታ በቆሎ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሰው መሳይ በሸንጎ"} {"id": "21569", "contents": "ያለ መጥረቢያ እንጨት ሰባሪ የቆማጣ ዘንግ ወርዋሪ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያለ መጥረቢያ እንጨት ሰባሪ የቆማጣ ዘንግ ወርዋሪ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22751", "contents": "ወርቅ በሜዳ (Dorstenia barnimiana) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው። ሥሩ በኢትዮጵያ ባሕላዊ መድኃኒት ውስጥ በአንዳንድ ቦታ ጥቅም አለው። በደብረ ሊባኖስ ባህላዊ ሕክምና ጥናት እንደ ተዘገበ፣ የሥሩ ውጥ ለሆድ ህመም ወይም ለብርቱ መሳል (የሳንባ ነቀርሳ) ይጠጣል። ይህም በሻይ ተፈልቶ ይጠጣል። ሥሩም በቅቤ ለጥፍ ለቁምጥና ይለጠፋል። እንዲሁም በዘጌ፣ የሥሩ ዱቄት በወተት ወይም በኑግ ለወፍ በሽታ በጥዋት ይጠጣል፣ እንዲሁም ለውሻ በሽታ ለ፯ ቀን ይጠጣል፤ ዱቄቱም በማር ለቂጥኝ ይበላል፤ ዱቀቱም በማር ለ፯ ቀን ተቡኮ ለተቅማጥና ለትኩሳት መድሃኒት ነው። ለአህያ ኪንታሮት የሥሩ ለጥፍ ይለጠፋል፤ ለነቀርሳም ሥሩ በቀጥታ በቀዳዳ ይጨመራል። ^ በደብረ ሊባኖስ ዙሪያ ያለው ሕዝብ መድሃኒታዊ እጾች እውቀናና ጥቅም 1998 ዓም ከጥላሁን ተክለሃይማኖት፣ ሚሩጸ ጊዳይ፣ ግርማይ መድኅን፣ ያለም መኮነን፣ አዲስ አበባ ዩኒቬርሲቴ፣ አክሊሉ ለማ ተቋም ^ የዘጌ ልሳነ ምድር ባህላዊ መድሃኒት ጥናት 1999 ዓም ከጥላሁን ተክለሃይማኖት፣ ሚሩጸ ጊዳይ፣ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ"} {"id": "46361", "contents": "ኒንተንዶ (ጃፓንኛ: 任天度 እንግሊዝኛ፡ Nintendo) የጃፓን ክዮቶ ከተማ ትልቅ የቪዲዮ ጌም ድርጅት ነው። በአንደኛ የንግድ ካርድ ድርጅት ነበር።"} {"id": "31685", "contents": "ሩዋን (ፈረንሳይኛ፦ Rouen) በስሜን ፈረንሳይ አገር የሚገኝ ከተማ ነው። ከሮማውያን በፊት የወሊዮካሴስ ጎሣ ዋና ከተማ «ራቶማጎስ» ነበር። በሮሜ መንግሥት ዘመን ከተማው «ሮቶማጉስ» ተባለ። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "3715", "contents": "ባማኮ የማሊ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር (1998 ዓ.ም.) 1,690,471 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 12°40′ ሰሜን ኬክሮስ እና 07°59′ ምዕራብ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል። ባማኮ በ17ኛ ክፍለ ዘመን ተሠራ። በ1875 ዓ.ም. የፈረንሳይ ሠራዊት ይዘውት በ1900 ዓ.ም. የፈረንሳይ ሱዳን መቀመጫ ሆነ። Budapest-Bamako"} {"id": "20857", "contents": "ዘንጋዳና ወታደር በመከር ጊዜ ይታይ ነበር የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዘንጋዳና ወታደር በመከር ጊዜ ይታይ ነበር የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20551", "contents": "እጄን በእጄ ቆረጥኩት የአማርኛ ምሳሌ ነው። እጄን በእጄ ቆረጥኩት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21307", "contents": "የሴት ቀበጥ የበቅሎ መድን ለመሆን ገበያ ትወጣለች የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሴት ቀበጥ የበቅሎ መድን ለመሆን ገበያ ትወጣለች የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21403", "contents": "የአሳ ግማቱ ከወደ ጭንቅላቱ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የአሳ ግማቱ ከወደ ጭንቅላቱ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21541", "contents": "የፍየል ጅራት ከብርድ አያድን አፍረት አይከድን የአማርኛ ምሳሌ ነው። የፍየል ጅራት ከብርድ አያድን አፍረት አይከድን የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "8221", "contents": "1 January 58 - 26 August 58 እ.ኤ.ኣ. = 50 ዓ.ም. 27 August 58 - 31 December 58 እ.ኤ.ኣ. = 51 ዓ.ም."} {"id": "22015", "contents": "ዲያቆን ከዘፈነ ፍየል ከቀዘነ መዳኛም የለው የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዲያቆን ከዘፈነ ፍየል ከቀዘነ መዳኛም የለው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22051", "contents": "ዳኛና በሬ ሀብታም ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዳኛና በሬ ሀብታም ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22069", "contents": "ድሀ ሲቆጣ ከንፈሩ ያብጣል መንገዱን ያሰልጣል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ድሀ ሲቆጣ ከንፈሩ ያብጣል መንገዱን ያሰልጣል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22123", "contents": "ድምቢጥ እንደ አቅሟ በብር ትታገማለች የአማርኛ ምሳሌ ነው። ድምቢጥ እንደ አቅሟ በብር ትታገማለች የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22171", "contents": "ዶሮ ቢያማት በሬ ተሳሉላት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዶሮ ቢያማት በሬ ተሳሉላት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22177", "contents": "ዶሮ አንዱን እንቁላል በወለደችበት ወታቦ ትሞላለች የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዶሮ አንዱን እንቁላል በወለደችበት ወታቦ ትሞላለች የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22255", "contents": "ጅብን ለመግደል ከአህያ ተጠለል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ጅብን ለመግደል ከአህያ ተጠለል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22495", "contents": "ዓረና ትግራይ ለዲሞክራሲ ሉዓላዊነት የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲ ነው።"} {"id": "31333", "contents": "ዮቃይድ ጎናት ከ252 እስከ 253 አም ድረስ የአየርላንድ ከፍተኛ ንጉሥ ነበር። በአይርላንድ ታሪኮች ዘንድ ቀዳሚው ኮርማክ ማክ አይርት ከተገደለ በኋላ፣ ለአንድ አመት ከፍተኛ ንጉሥነቱን ያዘ፤ ከዚያ በውግያ ተገደለና የኮርማክ ልጅ ካይርብሬ ሊፌቃይር ከፍተኛ ንጉሥ ሆነ። የቲገርናቅ ዜና መዋዕል (1080 ዓም ተቀነባብሮ) ዮቃይድን አይጠቅስም። ኮርማክ በ252 ዓም እንደ ሞተ ይዘግባል። የካይርብሬም ዘመን በ253 እንደ ጀመረ ሲለን በዚህ አቆጣጠር የዮቃይድ ዓመት 252-253 ዓም መሆን አለበት። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "37471", "contents": "ሻርትረ (ፈረንሳይኛ፦ Chartres) (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "14491", "contents": "ሆዴ ሆዴ የሚለውን ጌታ ያየዋል አይኔ አይኔ የሚለውን ሰው ያየዋል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሆዴ ሆዴ የሚለውን ጌታ ያየዋል አይኔ አይኔ የሚለውን ሰው ያየዋል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ለጥቅም ብዙ መራወጥ ግስጼን ያተርፋል"} {"id": "35989", "contents": "የስዊዘርላንድ እግር ኳስ ማህበር የስዊዘርላንድ እግር ኳስ አስተዳዳሪ አካል ነው። ማህበሩ የስዊዘርላንድ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድንን እና የአገሩን እግር ኳስ ሊግ ያዘጋጃል። ማህበሩ የተመሠረተው በ1895 እ.ኤ.አ. ሲሆን በ1904 እ.ኤ.አ. የፊፋ አባል ሆኖአል። ይፋ ድረ-ገጽ (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "14947", "contents": "ለአበባ የለው ገለባ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "15600", "contents": "ሴት በማጀት ወንድ በችሎት የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሴትና የወንድን የድሮ የስራ ክፍፍል ያሳያል"} {"id": "15606", "contents": "ሴት አማት የመረዘው ኮሶ ያነዘዘው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "11832", "contents": "አርጀንቲና ወይም በይፋ አርጀንቲናዊ ሬፑብሊክ (እስፓንኛ፦ República Argentina /ሬፑብሊካ አርሔንቲና/) በደቡብ አሜሪካ የሚገኝ አገር ነው። ዋና ከተማ ብዌኖስ አይሬስ ነው። መደበኛው ቋንቋ እስፓንኛ ሲሆን ቀበሌኛው በእስፓንያ ከሚሰማው ትንሽ ይለያል። ሌሎችም ቋንቋዎች የሚናግሩ ሕዝቦች አሉ፣ ወይም ኗሪ ቋንቋዎች እንደ ቀቿ፣ ወይም አውሮፓዊ ቋንቋዎች (በተለይ ጣልኛ፣ ጀርመንኛ) አርጀንቲና እ.ኤ.አ. ከ 1994 ጀምሮ በብሔራዊ መስተዳድር እና 24 ራሳቸውን በራሳቸው የሚያስተዳድሩ መንግስታት የተዋሃደ የፌዴራል መንግስት ነው የተደራጀችው የአርጀንቲና ቅድመ-ኮሎምቢያ ታሪክ በስፔን ወረራ እና ቅኝ ግዛት ከመደረጉ በፊት የአርጀንቲና ሪ Republicብሊክ የአሁኑን የአካባቢ ባህላዊ እድገት ያመለክታል ፡፡ በአሁኑ ጊዜ በአርጀንቲና የሚቆጣጠሩት የመጀመሪያ የህዝብ ብዛት በሎስ ቶልዶስ እና በፒድራ ሞሱ ግኝት መሠረት በ 12 ኛው ወይም በ 13 ኛው ሺህ ዓመት AP ነው ፡፡ ፓፓታኒያ ፣ ፓምፓ እና ቾኮ አርሶ አደሮች በሰሜን ምዕራብ ፣ በኩዮ ፣ በሴራስራስ ደ ኮርዶባ እና በኋላ ደግሞ በሜሶpotጣሚያ ውስጥ ሰፈሩ ፡፡ በሰሜን ምዕራብ ትስታል በሰሜን ምዕራብ ትልቁ የቅድመ-ኮልበስያን ከተማ በአሁኑ ጊዜ በአርጀንቲና ክልል ውስጥ የሚገኝ ሲሆን የ 2000 ነዋሪ ህዝብ ብዛት ያለው ነው ፡፡.36 የአርጀንቲና የአገሬው ተወላጆች ህዝቦች በሁለት ትላልቅ ቡድኖች ተከፍለው ነበር-አዳኞች እና ሰብሳቢዎች ፣ ፓፓጋኒያ ፣ ፓምፓ እና ቻኮ የኖሩት ፡፡ አርሶ አደሮቹ በሰሜናዊው በኩዮ ፣ በሴሬስ ደ ኮርዶባ እና በኋላ ደግሞ በሜሶፖታሚያ ሰፈሩ ፡፡ በሰሜን ውስጥ ትስታይል በአሁኑ ጊዜ በአርጀንቲና ግዛት 3000 ነዋሪዎችን የያዘችና በአሁኗ የአርጀንቲና ክልል ውስጥ የሚገኝ ትልቁ የቅድመ-ኮምቢያን ከተማ ነበረች። በዚህ ክልል ውስጥ የመጀመሪያዎቹ የሰዎች ሕይወት ትዝታዎች ከሶስት ሺህ ዓመታት በፊት የመጀመሪያውን የሜቶሊቲክ እና የኒዎሊቲክ ባህላዊ መዋጮን ካካተቱ የፓሊዮሎጂ ባህላዊ ደረጃዎች ጋር ይዛመዳል ፡፡ በሦስት ዋና ዋና ቡድኖች ሊከፋፈሉ ከሚችሉ የተለያዩ ማህበራዊ ድርጅቶች ጋር በተለያዩ የአገሬው ተወላጅ ሕዝቦች:    እንደ ያጋን ወይም ያማና እንዲሁም በታይራ ዴል ፊውጎ እና በፌጂጂ ቻናሎች ያሉ መሰረታዊ የምግብ ውቅያኖስ ጀልባዎች አዳኞች እና አሰባሳቢዎች ፡፡ ፓፓፓኒያ ፣ ፓምፓ እና ቻኮ የኖሩ አዳኞች እና ሰብሳቢዎች    እንደ ፓምፓይድ ያሉ የተራቀቁ አዳኞች እና የምግብ ሰብሳቢዎች-በማዕከላዊ ምስራቅ-በፓምፓ እና በሰሜን ፓትጋኒያን ክልል በሚገኙ ፕራግ እና ሬትሮዎች ውስጥ ቁሶች;"} {"id": "10758", "contents": "ኩላሊት በሰዎችና በብዙ እንስሶች ውስጥ ሽንት የሚሠሩት አካላት ናቸው። የቃሉ «ኩላሊት» መነሻ ከግዕዝ «ኲሊት» እና በተለይ ከዚሁ ግዕዝ ቃል ብዙ ቁጥር («ኲሊያት») ነበር። ከ4 መቶ ዓመታት በፊት፣ ኩላሊት የኅሊና መቀመጫ መሆኑ በአውሮፓ በሰፊ ይታመን ነበር። ይህም የተነሣ ከዕብራይስጥ መጽሐፍ ቅዱስ (መዝሙር 7:9) እንዲሁም በከአዲስ ኪዳን (የዮሐንስ ራዕይ 2:23) መሠረት ነው። የዛሬ ሕክምና ሊቃውንት ግን ኩላሊት እንዲህ አይነት ሥነ ልቡናዊ ሚና እንዳለው አይቆጠሩም። የሚያስደንቀው ግን አድሬናል ሆርሞን (ኩላዕጢ እድገንጥር) ወይም ግላንድ (ኩላትጌ ዕጢ) የሚገኘው በኩላሊት በላይኛው ክፍል ነው!!! ታላቅ ደስታ ወይም ድንጋጤ ሲገጥመን ሰውነታችንን መቆጣጠር እስኪያቅተው ድረስ ለዐይምሮዋችን መልክት የሚያስተላልፍ ክፍል ነው ። ብቻ ከፍተኛ ግንኙንት ከዐይምሮዋችን ጋር አለው ፤ ለምሳሌ የፋይት ኦር ፍላይት ስሜታችንን ይቆጣጠራል። (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "12456", "contents": "ካሊፎርኒየም (Californium) የንጥረ ነገሮች ሠንጠረዥ ውስጥ ኬሚካዊ ውክሉ Cf ነው። አቶማዊ ቁጥሩም 98 ነው። የጥንተ፡ንጥር ጥናት (ኬሚስትሪ) በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ ካሊፎርኒየም የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ። (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "20256", "contents": "ንብ ቢሄድ ካጥር ሰው ቢሰደድ ካገር የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22164", "contents": "ዶሮ ሲቀጣጥቧት በመጫኛ ጣሏት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዶሮ ሲቀጣጥቧት በመጫኛ ጣሏት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22236", "contents": "ጅብ እንኳን ጓደኛውን ይጠራል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ጅብ እንኳን ጓደኛውን ይጠራል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "50670", "contents": "ስም: መ/ር ደሳለኝ በሪሁን ታምር የትውልድ ቦታ: ኮሪ ጎሃና ቀበሌ ቸዋሲ ኪ/ምህረት ልዩ ስሙ ዋሪ ጎጥ በኢትዮጵያ በአፍሪካ\" የትውልድ ዘመን: መስከረም 23/1978 ዓ.ም ከአባታቸው አ/ቶ በሪሁን ታምር እና ከእናታቸው ወ/ሮ ደስታየሁ አድማስ በዜያን ዘመን በዘመነ ማርቆስ በእግዚአብሔር በእየሱስ ክርስቶስ ፍቃድ ተወለዱ። ሃይማኖት: ክርስትና ኦርቶዶክስ እምነት ተከታይ፣በመፅሃፍ ቅዱስ በአማርኛ(አማረኛ) ኢት ቋንቋ በተፃፈው መሰረት፣ ስራ: መምህርነት የትም/ት ደረጃ: በባችላር ዲግሪ(12+4) የቅጥር ዘመን: 2000 ዓ.ም በፋ/ለ ወረዳ ትም/ፅ/ቤት በኩል ተቀጠረ የስራ ቦታ: ገዘሃራ አጠ/1ኛ/ደ/ት/ቤት የሚያስተምረው የት/ት አይነት: Geography የመኖርያ ቦታ: አ/ቅዳም ከተማ 01 ቀበሌ ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን አጠገብ የትዳር ሁኔታ: ያገባ/ባለትዳር እና 3 የወንድ ልጆች አባት የልጆች ስም: ሀይለማርያም ደሳለው አማኑኤል ደሳለው ዳንኤል ደሳለው የሚስት ስም: ጥሩእመቤት ዳኛው የቤተሰብ ሁኔታ በሪሁን ታምር ደስታየሁ አድማስ ብርቱካን በሪሁን ጥሩእመቤት ዳኛው ሀይለማርያም ደሳለው አማኑኤል ደሳለው ዳንኤል ደሳለው በአሁኑ ሰአት በስራ መስክ በመምህርነት እየሰራ የለ ለስራ በጣም ታጠሪ እና ጠንካራ ሲሆን በኢትዮጲያ ከሚገኙት መምህራን ውስጥ አንዱ ነው። ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን ዘመነ ማቴዎስ ዘመነ ማርቆስ ዘመነ ሉቃስ ዘመነ ዮሀንስ መደብ:ሰይንስ ፍልስፍና በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ Philosophy የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ። በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ Mathematics የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ። መደብ:ቋንቋ"} {"id": "4394", "contents": "1 January 1972 - 10 September 1972 እ.ኤ.ኣ. = 1964 ዓ.ም. 11 September 1972 - 31 December 1972 እ.ኤ.ኣ. = 1965 ዓ.ም."} {"id": "14510", "contents": "ሆድ ዘመድ ሳይወድ አፍ እህል ሳይለምድ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሆድ ዘመድ ሳይወድ አፍ እህል ሳይለምድ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "14534", "contents": "ሐምሌ የወር ስም ሆኖ በሰኔ እና በነሐሴ ወራት መኻል የሚገኝ ከአስራ ሦስቱ ኢትዮጵያ የወራት አቆጣጠር ውስጥ አሥራ አንደኛው (፲፩ ኛው) የወር ስም ነው። «ሐምሌ» ከግዕዙ «ሐመለ» ከሚለው ቃል የመጣ ነው። ሐምሌ የክረምት ሁለተኛው ወር ነው። ሐምሌ ፭/5 ቀን ፲፱፻፷፯/1967 ዓ/ም ሳን ቶሜ እና ፕሪንሲፔ ደሴቶች ከፖርቱጋል ሐምሌ ፳/20 ቀን ፲፰፻፴፱/1839 ዓ/ም በአሜሪካ ከግሎሌነት (የግድ ሎሌ ወይም ባርያ) ነጻ የወጡ ጥቁሮች ያሁንዋን ላይቤሪያን መሠረቱ። ሐምሌ ፳፭/25 ቀን ፲፱፻፶፪/1952 ዓ/ም የቀድሞዋ ዳሆሜ አሁን ቤኒን ከፈረንሳይ ሐምሌ ፳፯/27 ቀን ፲፱፻፶፪/1952 ዓ/ም ኒጄር ከፈረንሳይ ሐምሌ ፳፱/29 ቀን ፲፱፻፶፪/1952 ዓ/ም የቀድሞዋ አፐር ቮልታ አሁን ቡርኪና ፋሶ ከፈረንሳይ ^ [1]"} {"id": "9038", "contents": "አክሮፖሊስ (ከግሪክ ακρος ከፍተኛ፣ πόλις ከተማ) ማለት በትርጉሙ 'ከፍተኛ ከተማ' ነው። ከሁሉ ታዋቂ የሆነው አክሮፖሊስ በአቴና ግሪክ የሚገኝ ጥንታዊ ፍርስራሽ ነው።"} {"id": "13460", "contents": ""} {"id": "13772", "contents": "ባዶ ሽሮ (58)ወራቱ ሁዳዴ ነው ታዲያ አለቃ ሲያስቀድሱ ውለው እቤት ይመለሳሉ። የአለቃን መምጣት ያዩት ማዘንጊያም ምሳ ለማቅረብ ተፍ ተፍ ይላሉ ታዲያ በዚህን ጊዜ አለቃ ከማዘንጊያ ደረት ላይ ተጣብቃ የቀረች አይብ ያያሉ። ትንሽ ቆይቶም ማዘንጊያ ባዶ ሽሮ ወጥ ይዘው ይቀርባሉ። አለቃም «በይ ነያ እንብላ?» ማዘንጊያም መልሰው «አይ እቴ ይቅርብኝ አላሰኘኝም።» አለቃም ማዘንጊያን ምሳቸውን አይብ እንደበሉ ገብቷቸው እንዲህ አሉ አሉ «በሁዳዴ ሽሮ እንዳይጥም አውቃለሁ አንቺ ባይበላሽ እኔ እበላዋለሁ»"} {"id": "20600", "contents": "እግዚአብሄር የተናገረውን አያስቀር የማያደርገውን አይናገር የአማርኛ ምሳሌ ነው። እግዚአብሄር የተናገረውን አያስቀር የማያደርገውን አይናገር የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "32456", "contents": "ማሳጌታያውያን (ግሪክ፦ Μασσαγέται /ማሣገታይ/) በእስያ በእስኩቴስ ውስጥ በጥንት የኖረ ብሔር ነበሩ። ሄሮዶቶስ (470 ዓክልበ. ግድም) በተለይ ስለ ማሳጌታያውያን አኗኗርና አገር መግለጫ ጻፈ (1.201-1216)። አገራቸው በአራክስስ ወንዝ ስሜንና በካስፒያን ባሕር ምሥራቅ እንደ ተገኘ መሠከረ። አራክስስ ግን ከካስፒያን ምዕራብ ስለሚገኝ፣ ከ«ያክሳርትስ ወንዝ» ወይም አሁን ሲር ዳርያ ወንዝ በላይ በአሁኑ ካዛክስታን እንደ ኖሩ ይታመናል። በግሪክና ሮማዊ ጸሓፍት ዘንድ፣ የማሣጌታያውያን ጎረቤቶች በስሜን «አስፓሲዮይ» ወይም አሽቫካ፣ በምዕራብ እስኩቴስና ዳሃይ፣ በምሥራቅ ኢሠዶናውያን (ምናልባት ከቻይና መዝገቦች የታወቀው ዉሱን ብሔር) እና በደቡብ ሶግዲያ (ኾራሳን) ነበሩ። በአውሮፓ ከተገኙት ጌታያውያን ጋር ዝምድና እንደ ነበራቸው ይታመናል። የራባኑስ ማውሩስ 10ኛው ክፍለ ዘመን ዓም መጽሐፍ «ዴ ኡኒቬርሶ» (ስለ ዓለሙ) እንዲህ ይላል፦ «ማሣጌታያውያን በመነሻቸው ከእስኩቴስ ብሔር ናቸው፤ ማሣጌታይ የተባሉት ከባድ ወይም ብርቱ ጌታያውያን ለማለት ነው።» እንዲሁም በጥንታዊ ኢራናዊ ቋንቋዎች እንደ አቨስትኛ የ«ማሣ» ትርጉም «ብርቱ፣ ከባድ፣ ታላቅ» ነው። በተጨማሪ ከካስፒያን ባሕር ስሜን «ጢውሣጌታያውያን»፣ በጥቁር ባህርም ላይ በቱራስ አካባቢ «ቱራጌታያውያን» ተገኙ። የፋርስ ንጉሥ ቂሮስ በ538 ዓክልበ."} {"id": "31148", "contents": "ቹሮ በኮሪያ የነገሠ ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "3537", "contents": "Arsi አርሲ ነገሌ በኦሮሚያ ክልል፣ ኢትዮጵያ የሚገኝ ሲሆን በምዕራብ አርሲ ዞንና በአርሲ ነገሌ ወረዳ ይገኛል። በ1998 ማዕከላዊ የስታትስቲክስ ባለስልጣን እንደተመነው የ42,054 ሰው መኖሪያ ሲሆን ከነሱም 21,120 ወንዶችና 20,934 ሴቶች ይገኙበታል። በሌላ ገለልተኛ ትምና ደግሞ የ41,743 ሰው መኖሪያ ተደርጎ ተገምቷል። የከተማው አቀማመጥ በ7°21′ ሰሜን ኬክሮስ እና 38°42′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ነው። ^ ማዕከላዊ የስታትስቲክስ ባለስልጣን, population.pdf ^ Butler, Rhett A., 2005 population estimates for cities in Ethiopia"} {"id": "3669", "contents": "ሊብረቪል (Libreville) የጋቦን ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 661,600 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 00°30′ ሰሜን ኬክሮስ እና 09°25′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል። ፈረንሳይ በ1831 ዓ.ም. ዙሪያውን ካገኙ በፊት፣ የረጅም ጊዜ ኗሪዎቹ የምፖንግዌ ጎሣ ነበሩ። ከተማው 'ጋቦን' ተብሎ የንግድ ጣቢያ እንዲሆን በ1835 ዓ.ም. ተሠራ። ከባርነት ነጻ የወጡ ጥቁሮች በዚያ ስለ ሰፈሩ ከ1840 ጀምሮ ፍሪታውንን በመምሰል ቦታው 'ሊብረቪል' ('ነጻ ከተማ' በፈረንሳይኛ) ተሰየመ።"} {"id": "6441", "contents": "1 January 949 - 2 September 949 እ.ኤ.ኣ. = 941 ዓ.ም. 3 September 949 - 31 December 949 እ.ኤ.ኣ. = 942 ዓ.ም."} {"id": "6447", "contents": "1 January 946 - 2 September 946 እ.ኤ.ኣ. = 938 ዓ.ም. 3 September 946 - 31 December 946 እ.ኤ.ኣ. = 939 ዓ.ም."} {"id": "4155", "contents": "ሴንት ጆንስ፥ አንቲጋ እና ባርቡዳ ሴንት ጆንስ፥ አሪዞና"} {"id": "7689", "contents": "1 January 334 - 29 August 334 እ.ኤ.ኣ. = 326 ዓ.ም. 30 August 334 - 31 December 334 እ.ኤ.ኣ. = 327 ዓ.ም."} {"id": "7647", "contents": "1 January 355 - 30 August 355 እ.ኤ.ኣ. = 347 ዓ.ም. 31 August 355 - 31 December 355 እ.ኤ.ኣ. = 348 ዓ.ም."} {"id": "7653", "contents": "1 January 352 - 29 August 352 እ.ኤ.ኣ. = 344 ዓ.ም. 30 August 352 - 31 December 352 እ.ኤ.ኣ. = 345 ዓ.ም."} {"id": "49532", "contents": "እርካብቱም የያምኻድ ንጉሥ ምናልባት ከ1587 እስከ 1575 ዓክልበ. አካባቢ (ኡልትራ አጭር አቆጣጠር) በዋና ከተማው ሐላብ ነገሠ። እርካብቱም በተለይ በአላላኽ ከተገኙት ጽላቶች ይታወቃል። የአላላኽ ንጉሥ አሚታኩም ለእርካብቱም ተገዥ ሲሆን የጋራ ጠረፋቸውን ያስተካክል ነበር። ወደ ኤፍራጥስ ምሥራቅ በናሽታርቢ አገር ባመጹበት ሑራውያን ላይ ዘመተ። እርካብቱም ደግሞ ከ«ሃቢሩ» ወገንና ከአለቃቸው «ሰሙመ» ጋር ስምምነት አደረገ። «ሃቢሩ» የሚለው ስያሜ በታሪክ ለመጀመርያ ጊዜ የሚታይ ይሄ ነው። የእርካብቱም ስም ደግሞ በአንድ ኬጥኛ ጽላት ላይ ተገኝቷል።"} {"id": "8499", "contents": ""} {"id": "12387", "contents": "ፕላኔት (ፈለክ) ወይም ፕላኔቶች (ፈለኮች) በአንድ ኮከብ ዙሪያ ለመዞር እና በራሳቸው ዛቢያ ለመሽከርከር የሚያስችል ስበት (ለምሳሌ መሬት የመሬት ስበት እንዳላት ሁሉ) ያላቸው የሰማያዊ አካላት ናቸው። ለምሳሌ ሚልክ ዌይ የሚባለው የክዋክብት ስብስብ ወይም ረጨት መሃል ላይ ፀሐይ የምትባል ኮከብ ስትኖር በዙሪያዋ የሚሽከረከሩ ዘጠኝ ፕላኔቶች አሉ። ለተጨማሪ ይዩ፡ ኣጣርድ ዘሃራ መሬት ማርስ ጁፒተር ሳተርን ኡራኑስ ነፕቲዩን ፕሉቶ"} {"id": "49814", "contents": "1 ዚዳንታ በ1491 ዓክልበ. አካባቢ ከንግሥቱ አባት ከ1 ሐንቲሊ በኋላ በሐቱሳሽ (በሐቲ አገር ወይም የኬጥያውያን መንግሥት) የገዛ ንጉሥ ነበር። የዚዳንታ ንግሥት ስም በሙሉ አልተገኘም፣ በ -ሻ ወይም -ታ እንደ ጨረሰ ሊነብብ ይቻላል። አባቷም ሐንቲሊ ገና የ1 ሙርሲሊ «የዋንጫ ተሽካሚ» እየሆነ፣ በ1507 ዓክልበ. ገደማ፣ በዚዳንታ ምክር ሐንቲሊ በሙርሲሊ ላይ መንፈቅለ መንግሥት ሠርቶ ንጉሥነቱን ያዘበት። ይህን የምናውቀው ሁሉ ንጉሡ ቴሌፒኑ በጻፈው የቴሌፒኑ ዐዋጅ በተባለው ሰነድ የሐንቲሊ ዘመን ይተረካል። ከዚያም ዚዳንታ የሐንቲሊን ወራሾች ገድሎ ዚዳንታ በሐቲ ዙፋን ላይ ተከተለው። በአጭር ጊዜ ውስጥ ግን ዚዳንታ በገዛ ልጁ አሙና ተገደለ፤ አሙናም የኬጥያውያን ንጉሥ ሆነ። «ሐንቲሊ ባረጀ ጊዜ እሱም አምላክ ሊሆን ሲል [በኬጥኛ ዘይቤ ለንጉሣቸው ብቻ ተብሎ ሊያርፍ ሲል ማለት ነው]፣ ዚዳንታ የሐንቲሊን ልጅ ፒሼኒን ከነልጆቹም ከነሎሌዎቹም ገደላቸው። ዚዳንታም ንጉሥ ሆነ። አማልክት ስለ ፒሼኒ ደም ቂም ፈለጉ። አማልክት የገዛ ልጁ አሙና እንደ ጠላቱ አድርገው እሱም አባቱን ዚዳንታን ገደለ።» ከዚሁ ሰነድ በቀር ስለ ዚዳንታ የሚነግረን አንዳች ሌላ ቅርስ ስላልተገኘ ቶሎ እንዳለፈ ይሆናል።"} {"id": "13149", "contents": "ደብተራ ማለት ድንኳን ማለት ነው፤ አንድም ካህንን አገልጋይ መዘመር አንድም በእውቀቱ ከፍ ያለ ሊቅ ማለት ነው። ●የደብተራ ትርጓሜ በመዛግበተ ቃላት ወጥበባት ደስታ ተክለ ወልድ በመዝገበ ቃላቸው፡- ‹‹ደብተራ – ድንኳን፡፡ ደበተረ – ደብተር ዘረጋ፣ ጻፈ፣ ከተበ ፡፡ ተደበተረ – ተዘረጋ፡፡ ደብተራ – የድንኳን ስም፡፡ ደብተራ – ዜማ. ቅኔ፣ ሳታት (ሰዓታት) የሚያውቅ፣ በደብተራ (በድንኳን) ውስጥ የሚመራ፣ የሚቀኝ፣ የሚዘምር፣ መንፈሳዊ አገልጋይ፣ ካህን፣ አወዳሽ ሳታት ቋሚ፡፡ ደብቴ – ከፊለ ስም ወይም ቁልምጫ፣ የደብተራ ወገን፣ የኔ ደብተራ ማለት ነው፡፡›› ይሉናል፡፡ ● #ግእዙም፡- ‹‹ደብተረ› ማለትን በአወራረዱ ሕግ በተንበለ ቤት አስገብቶ ሲያበቃ ‹‹ተከለ›› ሲል ይተረጕምና ለድንኳን ይሰጠዋል፡፡ ግእዝ ድንኳን ለሚለው ቃል ከደብተራ በተጨማሪ ኀይመትና ደበና ማለትን ይጠቀማል፡፡ ደበና የንጉሥ ድንኳን የሚጠራበት ስም ነው፡፡ ደበናንሳ (ባለእጅ) የሚለው ቃል ከዚህ ስም ጋራ ስለመያያዝ አለመያያዙ አላውቅም! ●የፕ/ር ሥርግው አማርኛ የቤ/ክ መዝገበ ቃላት፡- ‹‹ደብተራ የቃሉ ቀጥተኛ ትርጕም ድንኳን ማለት ነው፡፡ ግን በቤተ ክርስቲያን ውስጥ በቅኔ ማኅሌት የያሬድን ዜማ የሚዘምር፣ የሚመረግድ እንዲሁም ቅኔን የሚቀኝ ደብተራ ይባላል፡፡›› ብሎናል፡፡"} {"id": "14907", "contents": "ለቡናሽ ቁርስ የለሽ ለነገርሽ ለዛ የለሽ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "14919", "contents": "ለተማሪ ቆሎ ለወታደር በቅሎ የአማርኛ ምሳሌ ነው። አስፈላጊ ናቸው"} {"id": "18465", "contents": "ታላወቀ ዘዴ በለው በጎራዴ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22047", "contents": "ዳኛ ያደላበት እሳት የበላበት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዳኛ ያደላበት እሳት የበላበት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22053", "contents": "ዳኞች ከመረመሩ ይናገራል ምድሩ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዳኞች ከመረመሩ ይናገራል ምድሩ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "33639", "contents": "ኢንጋይዎን (ወይም ኢንግዋዮን፣ ኢንጌዎን)"} {"id": "44379", "contents": "ካይፈንግ (ቻይንኛ፦ 开封) የቻይና ከተማ ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "3676", "contents": "ቢሳው የጊኔ-ቢሳው ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር (1996 ዓ.ም.) 355,000 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 11°52′ ሰሜን ኬክሮስ እና 15°39′ ምዕራብ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል። ከተማው በፖርቱጊዞች በ1679 ዓ.ም. ተሠራ። የፖርቱጋል ጊኔ መቀመጫ በ 1934 ዓ.ም. ሆነ። በ1966 ዓ.ም. ውስጥ ዋና ከተማ ማዲና ዶ ቦ ሲሆን ካለው ትንሽ ጊዜ በስተቀር፣ ከነጻነት ጀምሮ ቢሳው የአገሩ ዋና ከተማ ሆኗል።"} {"id": "7564", "contents": "1 January 396 - 29 August 396 እ.ኤ.ኣ. = 388 ዓ.ም. 30 August 396 - 31 December 396 እ.ኤ.ኣ. = 389 ዓ.ም."} {"id": "8236", "contents": "1 January 51 - 27 August 51 እ.ኤ.ኣ. = 43 ዓ.ም. 28 August 51 - 31 December 51 እ.ኤ.ኣ. = 44 ዓ.ም."} {"id": "15244", "contents": "ሌባን ሌባ ቢሰርቀው እንዴት ይደንቀው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "14302", "contents": "ሁለት ብልጥ ኑግ አያደቅ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሁለት ብልጥ ኑግ አያደቅ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "9862", "contents": "ኣንቲቦዲ ኣካል ከበሽታ ለመከላከል የሚሠራው ፕሮቲን ነው። ኣንቴቦዲ ማለት በስውነታችን ውሰት የሚግኝ"} {"id": "21640", "contents": "ያልሳሉት አይላጭ ያላዩት አይቆጭ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልሳሉት አይላጭ ያላዩት አይቆጭ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21820", "contents": "ያው እንዳያችሁኝ ቅዳሜ የወጣሁ ይቆጡኛል ብዪ አርብ ማታ መጣሁ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያው እንዳያችሁኝ ቅዳሜ የወጣሁ ይቆጡኛል ብዪ አርብ ማታ መጣሁ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22054", "contents": "ዳኞች ከመረመሩ ይናገራል ምድሩ ይገናል ነገሩ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዳኞች ከመረመሩ ይናገራል ምድሩ ይገናል ነገሩ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "13732", "contents": "ለሰማይ የምትቀርቢ (16)ወ /ሮ ማዘንጊያ የአለቃ የህግ ሚስት ረጅም ነበሩ። መንገድ አብረው ሲሄዱ ወ /ሮ ማዘንጊያ ወደ ሰማይ ያዩና «አለቃ ዝናብ የሚዘንብ ይመስሎታል ብለው ይጠይቃሉ»። አለቃም ሲመልሱ “ለሰማይ የምትቀርቢ አንቺ አይደልሽም እንዴ?” “እኔ ምኑን አውቀዋለሁ” ብለው ባለቤታቸውን በቁመታቸው ምክንያት ተረቧቸው።"} {"id": "31192", "contents": "ግየውንግቻንግ በኮሪያ የነገሠ ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "22420", "contents": "ሆሣዕና (ከተማ) ሆሣዕና በዓል የዘምባባ ስም ሆሣዕና (ቃል) - በመጽሐፍ ቅዱስ"} {"id": "22864", "contents": "የዪ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ አጥቢ እንስሳ ነው።"} {"id": "22660", "contents": "ባሚያ (Abelmoschus esculentis) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።"} {"id": "41212", "contents": "ሻሩም-ኢተር በሱመራዊ ነገሥታት ዝርዝር ዘንድ ማሪ በሱመር ላዕላይነቱን በያዘበት ጊዜ የማሪ ንጉሥ ነበር። በዚህ ዘመን ላዕላይነት ማለት የሱመር ዋና ከተማ ኒፑርን የገዛው ወገን ነበር። በዝርዝሩ ሰነድ ዘንድ፥ ከአዳብ ንጉሥ ሉጋል-አኔ-ሙንዱ ዘመን በኋላ አዳብ ተሸነፈና የሱመር ንጉሥነት ከአዳብ ወደ ማሪ ተዛወረ። እንዲህ ከማለት ቀጥሎ 6 የማሪ ነገሥታት ስሞች ይዘርዝራል። አንቡ፣ አንባ፣ ባዚ «የቆዳ ሠሪ»፣ ዚዚ «የሱፍ ሠሪ»፣ ሊመር «ቄስ» እና ሻሩም-ኢተር ናቸው። እነዚህ ስሞች ከሌላ ምንጭ በተለይ በማሪ ፍርስራሽ ከተገኙት ጽላቶች ገና አይታወቁም። ደግሞ እነዚህ ሁሉ የማሪ ገዦች ወይም ከንቲቦች ቢሆኑም፣ ሁላቸው በመላ ሱመር ላዕላይነቱን እንደ ያዙ አይመስልም። ስለዚህ ከእነዚህ 6 ስሞች ምናልባት መጨረሻው ብቻ እሱም ሻሩሚተር የመላ ሱመር ላዕላይነት የያዘ ነበር የሚል ሀሣብ ቀርቧል። የሻሩም-ኢተር ትርጉም ፍች ከአካድኛው ሻሩም «ንጉሥ» እና ኢተር «የላቀ» ነው። በዝርዝሩ በልዩ ልዩ ቅጂዎች ዘንድ ወይም 7 ወይም 9 ዓመታት ገዛ። ከሻሩም-ኢተር ቀጥሎ «ማሪ ተሸነፈና የሱመር ንጉሥነት ከማሪ ወደ አክሻክ ተዛወረ» በብዙ ቅጂዎች ይላል። ሌሎች ቅጂዎች እንዳሉ ግን፣ ቀጥታ ወደ ኪሽ ንግሥት ኩግባው ነበር የተዛወረው። ከአክሻክ ነገሥታት ስሞች፣ አንዱ ብቻ ከሌላ ጽላት ይታወቃል እሱም ፑዙር-ኒራሕ ነው። በዚያው ጽላት ፑዙር-ኒራሕ የኩግባው ቀዳሚ ይባላል። ስለዚህ ላዕላይነቱ ከሻሩሚተር በኋላ ወደ አክሻክ ተዛወረ ማለት ትክክለኛ ይመስላል፣ ከአክሻክ ገዚዎችም ፑዙር-ኒራሕ ብቻ ላዕላይነቱን (ኒፑርን) የያዘው ይሆናል። ከማሪ እና ከኤብላ ከተገኙት ጽላቶች እንደሚታወቅ በዚሁ ዘመን የማሪ ንጉሥ ስም በማሪኛ «ሒዳዓር» ይጻፋል። በማሪ ለ፴፭ አመታት እንደ ገዛ ይታወቃል። በኤብላ ንጉሥ ኢሻር-ዳሙ 32ኛው ዘመነ መንግሥት (2077 ዓክልበ.) የኤብላ ዋና ሚኒስትር ኢቢ-ዚኪር ይህን ሒዳዓር አሸነፈው። በአንዱ ጽላት የሚስቱ ስም «ፓባ» ይሰጣል። ^ Mari at Historyfiles ^ ዳግላስ ፍረይን፣ ጥንታዊ መዝገቦች (እንግሊዝኛ)"} {"id": "44092", "contents": "ሃምቡርግ (ጀርመንኛ፦ Hamburg /ሃምቡርሕ/) የጀርመን አገር ፪ኛ ትልቅ ከተማና የራስ-ገዥ ክፍላገር ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "39424", "contents": "ፕሮፌሶር አሸናፊ ከበደ አዲስ አበባ ግንቦት ፰ ቀን ፲፱፻፴ ዓ/ም ተወለዱ።አባታቸው ግራዝማች ከበደ አድነው ሲሆኑ ክልጅነታቸው ጀምሮ የሙዚቃ ስሜትንና ፍቅር ያሳደሩባቸው እናታቸው ወይዘሮ ፋንታዬ ነከሬ ነበሩ። አያታቸው ሊቀመኳስ አድነው ጎሹ ደግሞ የአድዋ አርበኛ እናየንግሥት ዘውዲቱም ታማኝ አማካሪ እንደነበሩ ይነገራል። የሙዚቃ ፍቅርን ገና በልጅነታቸው ያሳደሩባቸው እናታቸው ሲሆኑ ታዳጊው አሸናፊ ገና የዘጠኝ ዓመት ልጅ ሳሉ እኒህ የሚያፈቅሯቸውና ዕድሜ ልካቸውን በኀዘን የሚስታውሷቸው እናታቸው ሞተውባቸዋል። መሠረታዊ ትምህርታቸውን በዳግማዊ ምኒልክ ትምህርት ቤት እና በቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት (ኮከበ ጽባሕ) ካጠናቀቁ በኋላ በሐረር የመምህራን ማሠልጠኛ ኮሌጅ ተመርቀዋል። ከፍተኛ ትምህርታቸውን ደግሞ በኒው ዮርክ ክፍለ-ሀገር ከሚገኘው የሮቼስተር ዩኒቨርሲቲ፣ “ኢስትማን የሙዚቃ ትምህርት ቤት” በ፲፱፻፶፬ ዓ/ም በመጀመሪያ ዲግሪ ከተመረቁ በኋላ ወደኢትዮጵያ ተመልሰው፤ የያሬድ ሙዚቃ ትምሕርት ቤትን መሠረቱ። የዚሁ ትምህርት ቤትም የመጀመሪያው ዳይሬክቶር ከመሆናቸውም ባሻገር በአዲስ አበባው የወጣት ወንዶች ክርስቲያናዊ ማኅበር (ወ.ወ.ክ.ማ Y.M.C.A.)፤ በቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ የበጎ አድራጎት ድርጅት መርሓ-ዕውራን ትምህርት ቤት እና በመሳሰሉ የወጣቶች ማኅበራት እየተገኙ የሙዚቃ ትምህርት ይሰጡ ነበር። የያሬድ ትምህርት ቤት ዲሬክቶር ሆነው ከ ፲፱፻፶፭ዓ/ም እስከ ፲፱፻፷ ዓ/ም ድረስ ባገለገሉበት ወቅት በንጉሠ ነገሥቱ “ብሔራዊ የሙዚቃ አቀናባሪ” ተብለው ከመሠያማቸውም ሌላ ለባሕላዊ ጉዳዮች ላደረጉት የላቀ ተዋጽዖ በ፲፱፻፶፱ ዓ/ም የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ በጎ አድራጎት ድርጅት ተሸላሚ ሆነዋል። የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ የ፸፭ኛ የልደት በዓል በተከበረበት በዚሁ ዓመተ ምኅረት በሁንጋሪያ መንግሥት ተጋብዘው ወደ ቡዳፔስት በመጓዝ ታዋቂውን «እረኛው ባለዋሽንት» እና «የኢትዮጵያ ሲንፎኒያ” የተባሉትን ሁለት ድርሰቶቻቸውን በአቀናባሪነትና በኦርኬስትራ መሪነት አቅርበው፤ በሸክላ አሳትመዋል። መታሰቢያነቱንም ለጃንሆይ የልደት በዓል አበርክተዋል። ከሸክላው የሚገኘውን ገቢ በወቅቱ በቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ የበጎ አድራጎት ድርጅት ሥር ይተዳደር ለነበረው የመርሐ-ዕውራን ትምህርት ቤት ለግሠዋል። ፕሮፌሶር አሸናፊ ከበደ ‘ጥቁሩ ኮዳሊ’ የሚለውን ማቆላመጫም ያገኙት የረቂቅ ሙዚቃ ድርሰታቸውን በሁንጋሪያ ውስጥ ከ’ፊልሃርሞኒክ ኦርኬስትራ’ው ጋር በሳቸው ሙዚቃ መሪነት ባቀረቡበት ጊዜ ነበር። የኢትዮጵያ ቴሌቪዥን ለተመልካቾች ባቀረበው፣ የሕይወት ታሪክ ዳሰሳ ቅንብር ላይ አብሮ አደግ ጓደኛና ሚዜያቸውም የነበሩት፣ ደራሲው አቶ አስፋው ዳምጤ፤ ፕሮፌሶር አሸናፊን ከያሬድ ትምህርት ቤት መልቀቅና ወዲያውም ከአገራቸው ለመሰደድ ያበቃቸው ጉዳይ ላይ አስተያየታቸውን ሲሰጡ የተማሪዎች የረቂቅ ሙዚቃ ቅንብር በአዲስ አበባ ማዘጋጃ ቤት አዳራሽ አዘጋጅተው፣ ንጉሠ ነገሥቱ እንዲገኙ በሚኒስትሩ በኩል ያቀረቡት ጥሪ እንደሚደርስ ባለመተማመን በሌላ መንገድ አድርሰው ንጉሠ ነገሥቱ በተገኙበት ለሕዝብ ቀርቧል። ሆኖም በዚህ የተቀየሙት ሚኒስትሮችና የቀጥታ ዓለቆቻቸው በያዙት ቂም እሳቸውን ከዲሬክተርነት አውርደው በምትካቸው አንድ ተራ የክቡር ዘበኛ ባንድ ተጫዋች የነበረ የውጭ ዜጋ አስገቡ። “አገር ትቶ ሲሄድ፤ አይ!"} {"id": "35764", "contents": "የእናቶች ቀን እናቶችን፣ እናትነትን እና እናቶች በህብረተሰቡ ላይ ያላቸውን ተጽዕኖ የምናስብበት ቀን ነው። በተለያዩ የአለም ክፍሎች በተለያየ ቀን ታስቦ የሚውለው ይህ በአል በሰኔ ወር ከሚከበረው የአባቶች ቀን ጋር ወላጅነትን የምናወድስበት ቀን ነው። በአሉ በዘመናዊነት በአሜሪካ መከበር ከመጀመሩ በፊት በግሪክ እና በሮም ተመሳሳይ ፌስቲቫሎች ይካሄዱ ነበር። ዘመናዊው የእናቶች ቀን የተከበረው በ1908 እ.ኤ.አ. አና ጃርቪስ የተባለች ሴት እናቷን ለመዘከር ባዘጋጀቸው ዝግጅት ነው። ከዛም የእናቶች ቀን በአሜሪካ እንዲታውቅ እና እንዲከበር የተለያዩ ቅስቀሳዎችን ማድረግ ጀመረች። ከ6 አመት በኋላ ውጤቱ ሰምሮላት በዓሉ መከበር ቢጀምርም በ1920 ዓ.ም በዓሉ ለንግድ ጥቅም በመዋሉ ተከፍታ ነበር። ==ሁሌም የሚከበረው የፈረንጆጅ ግንቦት ወር በገባ ሁለተኛው እሁድ ነው== [[]]"} {"id": "7823", "contents": "1 January 267 - 29 August 267 እ.ኤ.ኣ. = 259 ዓ.ም. 30 August 267 - 31 December 267 እ.ኤ.ኣ. = 260 ዓ.ም."} {"id": "7847", "contents": "1 January 255 - 29 August 255 እ.ኤ.ኣ. = 247 ዓ.ም. 30 August 255 - 31 December 255 እ.ኤ.ኣ. = 248 ዓ.ም."} {"id": "52294", "contents": "ቻርለስ፣ የዌልስ ልዑል (ቻርለስ ፊሊፕ አርተር ጆርጅ፣ ህዳር 14 ቀን 1948 ተወለደ) የእንግሊዝ ዙፋን ወራሽ የንግስት ኤልዛቤት II የበኩር ልጅ ነው። እ.ኤ.አ. ከ 1952 ጀምሮ የኮርንዋል እና የሮቴሳይ መስፍን ወራሽ ናቸው እና በብሪቲሽ ታሪክ ውስጥ ትልቁ እና ረጅሙ ወራሽ ናቸው ። በተጨማሪም ከጁላይ ወር ጀምሮ የማዕረጉን ማዕረግ የያዙ የዌልስ ልዑል ረጅም ጊዜ የቆዩ ናቸው። 1958."} {"id": "8975", "contents": "ለድረ ግጹ፣ ሰዋስው (ድረ ገጽ)ን ይዩ። ሰዋሰው ስም ሲሆን፣ አንደኛው ትርጉሙ፤ መሰላል፤ መረማመጃ፤ መወጣጫ፤ መውረጃ ነው። ሁለተኛው ትርጉም ደግሞ፣ በአንድ ቋንቋ የቃላትን አግባብና አጠቃቀም የሚያስተምር እንዲሁም የቋንቋው ደንብ የሚወስኑት ድንጋጌዎች ማለት ነው።ሰዋሰው ብዙ ናቸው፣ባለቤት ፣ተሳቢ፣ግስ ናቸው ቃላት በስምንት ታላላቅ ክፍሎች ይመደባሉ። እነዚህም፦ ስም ተውላጠ ስም ቅጽል ግሥ ተውሳከ ግሥ መስተዋድድ መስተፃምር ቃለ አጋኖ መጽሐፈ፡ትምህርት፡ዘልሳን፡አምኅራ። -- በ1686 ዓ.ም. የታተመ የአማርኛ ሰዋሰ (በላቲንና በአማርኛ) የአማርኛ ሰዋሰው 1948 -- በ1948 ዓ.ም. የታተመ የአማርኛ ሰዋሰው (በአማርኛ) የአማርኛ ሰዋሰው 1834 -- 1834 ዓ.ም. የታተመ የአማርኛ ሰዋሰው (በእንግሊዝኛና በአማርኛ) አማርኛ መልመጃ 1900 -- 1900 ዓ.ም. የታተመ የአማርኛ ሰዋሰው (በእንግሊዝኛና በአማርኛ) ^ ባህሩ ዘርጋው ግዛው፤ «የአማርኛ መዝገበ ቃላት» (1994 ዓ.ም.) ሰዋስው አዲስ አቀራረብ"} {"id": "16985", "contents": "ፍዬል በግርግር እናቱን ይሰራል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ለንፅፅር --> ፍየል ሲቀናጣ እናቱን ይሰራል"} {"id": "20411", "contents": "እንጀራ የለም እንጂ በወተት አምገህ ትበላ ነበር የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "17933", "contents": "ተከብሮ ያደርጋል ደንቆሮ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "9245", "contents": "ጨው ማለት በጥንተ ንጥር ረገድ በተለይ NaCl (ሶዲየም ክሎሪድ) ነው። የተሠራው ከሶዲየም (Na) እና ክሎሪን (Cl) ንጥረ ነገሮች ነው። ይህ ማዕደን በምግብ ውስጥ ይበላል። ጣዕም ለመጨመር እንዲሁም የምግብን ኹኔታ ለማስጠበቅ በጣም ይጠቅማል። ጨው የምግብን ኹኔታ ስለሚያስቆይ፣ ሥልጣኔ በግብጽ ወዘተ. እንዲጀመር የጨው ጥቅም አይነተኛ ሚና ነበረው። ከጥቅሙ የተነሣ በ1 ወራት ውስጥ የሚበላሽ ምግብ እንግዲህ ከወራቱ በኋለ እንዲቆይ ተደረገ። ከዚህም በላይ፣ እንዲህ ያለ ምግብ በረጅም ጉዞ ላይ እንደ ሥንቅ መውሰድ ከዚያ ጀምሮ ተቻለ። በጥንታዊ ዘመናት ጨው ዕጅግ ከፍ ያለ ዋጋ ስለነበረው በቻይና በግሪክ በመካከለኛ ምሥራቅም ሆነ በአፍሪቃ ውድ የንግድ ቅመም ሆኖ ተቆጠረ። በሜዲቴራኔያን ዙሪያ እንዲሁም በሮማ መንግሥት፣ ጨው እንደ ገንዘብ (አሞሌ) አገለገለ። ይሁንና ሰዎች ጨው ከውቅያኖስ ጨዋማ ውሃ ማስገኘት በተማሩበት ጊዜ፣ የጨው ዋጋ ተቀነሠ። የፊንቄ ሰዎች ብዙ የውቅያኖስ ውኃ በየብስ ላይ አፍስሰው ውኃው ከተነነ በኋላ ጨውን አከማችተው ይሽጡት ነበር። አንዳንዴ ደግሞ ጨው በጦርነት ጊዜ የከተማ ሰብል ለማበላሽ በእርሻ ላይ ተበትኖ እንደ ቅጣት መሣርያ ያገልግል ነበር። ለምሳሌ የአሦር ሰዎች ይህን በጎረቤቶቻቸው ላይ እንዳደረጉ በታሪክ መዝገቦች ይባላል።"} {"id": "9281", "contents": "ውሃ (H2O) በምድር የሚበዛ ፈሳሽ ነው። ውሃ ሕይወት ላላቸው ከሚያስፈልጉ ንጥረነገሮች ዋንኛው ነው። ለጋ ውሃ የጥንተ፡ንጥር ጥናት (ኬሚስትሪ) በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ Category:Water የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ።"} {"id": "21677", "contents": "ያልወለደ አጋድሞ አረደ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልወለደ አጋድሞ አረደ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "18371", "contents": "መጽሐፈ ዕዝራ ሱቱኤል በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተከርስቲያን መጽሐፍ ቅዱስ ከብሉይ መጻሕፍት የሚፈረጅ ነው። ለማንበብ እታች ይጫኑ።"} {"id": "18677", "contents": "ላውሬል ሃሚልተን (እ.አ.አ. 1963) ታዋቂ አሜሪካዊት ደራሲ ነች። በዋናነት እንግሊዝኛ: Guilty Pleasures በተሰኘው ስራዋ ትታወቃለች። ‎የአሜሪካዊ ደራሲያን ዝርዝር (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "43487", "contents": "ማትያስ ከተማ(ወለላዬ) የእኔ ሽበት የተባለ የግጥም ምጽሐፍ የጻፈ ሲሆን በድረ ገጾች ላይ በሚጽፋቸው ግጥሞች ይታወቃል። ግጥሞቹን የሚጽፋቸው ወለላዬ በሚል የብዕር ስም ነው። ከታች የተዘረዘሩት ግጥሞቹ ከብዙ ጥቂቶቹ ሲሆኑ የሮብዕ ግጥሞች በሚል ለሁለት ዓመት ያህል አጫጭር ግጥሞች ለአንባብያን በኢትዮጵያ ዛሬ ድረ ገጽ ላይ አስነብቧል አጫጭር ልብ ወለድ ጽሁፎቹንም ያቀርባል። ነዋሪነቱ በስዊድን ነው። እሳቱን እናጥፋ (ወለላዬ) የኛ ሰው ሊቁ ... (ወለላዬ) ስደት ተወኝ (ወለላዬ) ካሣን አትቀስቅሱት!! (ወለላዬ) ለጥበብ ሰው እዘኑለት (ወለላዬ) እህ ዛዲያማ! (ወለላዬ) የሙዚቃ አባዜ (ወለላዬ) ካሣን አትቀስቅሱት!!! (ወለላዬ) ይድረስ ለአቶ መለስ (ወለላዬ) አይ ሽብሬ!!! (ወለላዬ) አጋዚና ሰይጣን (ወለላዬ) የኔ ሽበት (ከወለላዬ) ጀግና አይደለንም ወይ? (ከወለላዬ) የፈና ጅራ የፈና ጅርቱ (ከወለላዬ) እህ ዛዲያማ! - ቅጽ ፪ (ከወለላዬ) በድል እንግባ! (ከወለላዬ) እኔም አለኝ ሕልም (ከወለላዬ) ተኩስ አቁም ይደረግ! (ከወለላዬ) እኛም ቃል ገብተናል! (ወለላዬ) ድምፃችን ይሰማ! (ወለላዬ) የት ይሆን መድረሻው? (ወለላዬ) ቅ በአንድነትህ ፅና (ወለላዬ - በድምፅ) የነፃነት እልህ (ወለላዬ) እንነሳ በቃ!"} {"id": "46667", "contents": "ዛክስን-አንሃልት (ጀርመንኛ፦ Sachsen-Anhalt) የጀርመን ክፍላገር ነው። መቀመጫው ማክደቡርክ ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "48815", "contents": "ክላውዲዮስ ቶለሚ (ገላውዴዎስ በጥሊሞስ) ከ92 እስከ 160 ዓም ያህል ድረስ በእስክንድርያ ግብጽ የኖረ ዝነኛ ካርታ ሠሪ፣ የሥነ ቁጥርና የሥነ ፈለክ ሊቅ ነበረ። ዜግነቱ የሮሜ መንግሥት ዜጋ ሲሆን የጻፈበት ቋንቋ ግሪክኛ ነበር። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) ‎"} {"id": "48863", "contents": "የኦሎምፒክ ጨዋታዎች (ወይም ኦሊምፒክስ) በየአራቱ ዓመታት የሚከሠት ትልቅ ዓለም አቀፍ እስፖርት ውድድር ድርጊት ነው። የሞቄ ወቅት ኦሎምፒክ ጨዋታዎች በኢትዮጵያ ክረምት ወቅት በሞቀ ቦታ ይደረጋል፤ የበረድ ወቅት ኦሎምፒክ ጨዋታዎች ደግሞ በኢትዮጵያ በጋ በስሜኑ ክፍለ-አለም ይደረጋሉ። በጥንት መጀመርያ ኦሎምፒክ ጨዋታዎች ከ784 ዓክልበ. ጀምሮ እስከ 385 ዓም ድረስ በየአራቱ አመታት በግሪክ አገር ተቀጠሉ። ዘመናዊ ጨዋታዎች በ1888 ዓም ተጀመ."} {"id": "48899", "contents": "አምፊናል ወይም አምፊቢያን በአምደስጌ ክፍለስፍን ውስጥ አንድ መደብ ነው። «አምፊቢያን» ማለት በባሕርም ሆነ በየብስ መተንፈስ ይችላላሉ። በዚህ መደብ ውስጥ ያሉት ክፍለመደቦች ሦስት አሉ፦ ጓጉንቸር - እንቁራሪት እና ጉርጥ ተንክ - አጋራ (የውሃ ገበሎ) ሴሲሊያን (ዕውር ትሎች)"} {"id": "3823", "contents": "ካምፓላ የኡጋንዳ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር (1997 ዓ.ም.) 1,353,236 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 00°19′ ሰሜን ኬክሮስ እና 32°35′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል። እንግሊዞች ከደረሱ በፊት፣ የቡጋንዳ ብሔር ካባካ (ንጉሥ) ኮረብታማውን ሜዳ ለማደን ብዙ ጊዜ ይጠቅማቸው ነበር። ብዙ አይነት ሚዳቋ በተለይም ኢምፓላ የሚባለው አጋዘን እዚያ ይሠምር ነበርና። እንግሊዞችም ደርሰው ሠፈሩን፦ 'የኢምፓላ ኮረብቶች' አሉት። 'ኢምፓላ' የሚለው የእንሥሳ ስም ወደ እንግሊዝኛ የገባ ከደቡብ አፍሪካ ቋንቋ ከዙሉኛ ነበር። እንዲሁም ቃሉ ከእንግሊዝኛ ወደ ሉጋንዳ ቋንቋ ገባ። ስለዚህ ቡጋንዳዎች ከእንግሊዝኛ በመተርጎም ቦታውን 'ካሶዚ ካ ኤምፓላ' (የኢምፓላ ኮረብቶች) አሉት። በፍጥነት ሲሉት 'ካ ኤምፓላ' እንዲሁ 'ካምፓላ' ሆነ።"} {"id": "11921", "contents": "ሳዲ ካርኖ (1880-1886) (በ ፈረንሳይኛ ፡ Sadi Carnot) 5ኛ የፈረንሣይ ፕሬዚዳንት ነበሩ።"} {"id": "12199", "contents": "ህግ ተርጓሚ ወይም ፍርድ ቤት፡ ፍርድ የመስጠት ስልጣን ያለው የመንግስት አካል ነው። ከሶስቱ ከፍተኛ የመንግስት አካላት ማለትም ህግ አውጭ፣ ህግ ተርጓሚ እና ህግ አስፈጻሚ አንዱ። ይህ አካል ህግ ተርጓሚ የሚባለው ነው። የወንጀለኛ መቅጫ ህግ፣ ሲቪል ህግ፣ አስተዳደራዊ ህግ እና ሌሎች ህጎችን በየህግ የበላይነት ላይ መሰረት በማድረግ ይተረጉማል። ፍርድ በኢትዮጵያ የረጅም ጊዜ ታሪክ ያለው ክንውን ነው። ኢትዮጵያ ውስጥ በተለምዶ ወይም ባህል በበላ ልበልሃ እየታገዘ በመንደር ሽማግሌዎች ወይም በሀገረ ገዥዎች ፊት ይቀርብ ነበር። ከቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ አገዛዝ ወዲህ በዘመናዊው የመንግስት መዋቅር የህግ ተርጓሚነትን የመንግስት ሰልጣን ተሰጥቶት መንግስት በሾማቸው ዳኞች ይመራል። ይህ አካል በዘመናዊዉ የዴሞክራሲ መርህ ከየትኞቹም የመንግስት አካላት በገለልተኝነት ይንቀሳቀሳል። ሶስቱም የመንግስት አካላት ጣልቃ መግባት አይችሉም። በሃገሪቱ የሚገን ማንኛውም ዜጋ፣ አካል፣ ወይንም ተቋም ይዳኝበታል።"} {"id": "15145", "contents": "ለትልቅ ነገር ታጭቶ መና የቀረን ነገር መግለጫ"} {"id": "6822", "contents": "1 January 763 - 2 September 763 እ.ኤ.ኣ. = 755 ዓ.ም. 3 September 763 - 31 December 763 እ.ኤ.ኣ. = 756 ዓ.ም."} {"id": "8316", "contents": "1 January 11 - 27 August 11 እ.ኤ.ኣ. = 3 ዓ.ም. 28 August 11 - 31 December 11 እ.ኤ.ኣ. = 4 ዓ.ም."} {"id": "13206", "contents": "ቁጥቋጦዎች ከዛፎች የሚለያቸው አነስተኛ ከፍታ (ከ6 እና 5 ሜትር በታች) ስላላቸው ነው። ማንኛውም የዛፍ ዘር በእድገት ደረጃው ላይ የቁጥቄጦነት ጊዜን ያሳልፋል።"} {"id": "15948", "contents": "ሴት ከጠላች በቅሎ ከበላች አመል አወጣች የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሴት ልጅ አመል ስታሳይ እየጠላች ነው ማለት ነው።"} {"id": "15996", "contents": "ስጋ ቁጠር ቢሉት ጣፊያ አንድ አለ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዋናውን ትቶ የማይሆን ነገር ላይ የሚናውዝን ሰው መግለጫ ምሳሌ።"} {"id": "44850", "contents": "ዴፖርቲቮ ካሊ ማህበር (እስፓንኛ፦ Asociación Deportivo Cali) በካሊ፣ ኮሎምቢያ የሚገኝ የስፖርት ክለብ ሲሆን በከፍተኛ ደረጃ የሚታወቀው በእግር ኳስ ቡድኑ ነው። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "6380", "contents": "1 January 979 - 3 September 979 እ.ኤ.ኣ. = 971 ዓ.ም. 4 September 979 - 31 December 979 እ.ኤ.ኣ. = 972 ዓ.ም."} {"id": "6530", "contents": "1 January 906 - 2 September 906 እ.ኤ.ኣ. = 898 ዓ.ም. 3 September 906 - 31 December 906 እ.ኤ.ኣ. = 899 ዓ.ም."} {"id": "6908", "contents": "1 January 720 - 1 September 720 እ.ኤ.ኣ. = 712 ዓ.ም. 2 September 720 - 31 December 720 እ.ኤ.ኣ. = 713 ዓ.ም."} {"id": "49062", "contents": "ካባርዲኖ-ባልካሪያ በሩሲያ ውስጥ የሚገኝ ክፍላገር («ሪፐብሊክ») ነው።"} {"id": "7460", "contents": "1 January 448 - 29 August 448 እ.ኤ.ኣ. = 440 ዓ.ም. 30 August 448 - 31 December 448 እ.ኤ.ኣ. = 441 ዓ.ም."} {"id": "7520", "contents": "1 January 418 - 29 August 418 እ.ኤ.ኣ. = 410 ዓ.ም. 30 August 418 - 31 December 418 እ.ኤ.ኣ. = 411 ዓ.ም."} {"id": "51918", "contents": "ማ/ቴክ. ፍቃዱ ተረፈ ኃይሉ የተወለዱት መቼ ነው ማ/ቴክ. ፍቃዱ ተረፈ ኃይሉ የተወለዱት የት ነው ማ/ቴክ. ፍቃዱ ተረፈ ኃይሉ የት ተማሩ ማ/ቴክ. ፍቃዱ ተረፈ ኃይሉ እስከ ስንተኛ ክፍል ተማሩ ማ/ቴክ. ፍቃዱ ተረፈ ኃይሉ የኢትዮጵያ አየር ኃይል መቼ ተቀጠሩ ማ/ቴክ. ፍቃዱ ተረፈ ኃይሉ የማስተር ቴክኒሺያንነት ማዕረግ መቼ ተቀበሉ ማ/ቴክ. ፍቃዱ ተረፈ ኃይሉ ሃይማኖታቸው ምንድነው ማ/ቴክ. ፍቃዱ ተረፈ ኃይሉ ማንን አገቡ ማ/ቴክ. ፍቃዱ ተረፈ ኃይሉ ከትዳር አጋራቸው ስንት ልጆች አፈሩ ማ/ቴክ. ፍቃዱ ተረፈ ኃይሉ አሁን በምን ሁኔታ ላይ ይገኛሉ"} {"id": "13292", "contents": "ደራሲው፡ የተደረሰበት ጊዜ፡ ዘመቻ እስከ ቀይ ሽብር በነበረው የማበራዊ ኑሮ ቀውስ ላይ ተመስርቶ ፣ ሁለት ፍቅረኞችን በወቅቱ በነበረው ቀውስ ውስጥ ለማለፍ የሚያድርጉትን ትግል የሚተርክ ባላ 510 ገጥ ልቦልድ ነው... ^ http://www.babile.webs.com"} {"id": "13712", "contents": "በጳውሎስ ሁለት ዕብዶች ከአማኑኤል ሆስፒታል ዘበኛውን ሸውደው ለማምለጥ ይስማሙና ወደ መውጫው በር ያመራሉ። እንደደረሱም፤ ዘበኛውን ከቦታው ያጡታል። እነርሱም እጅግ በማዘን፤ አይይይ.......አሁን ታዲያ ማንን ሸውደን ልንወጣ ነው? በማለት ወደ ነበሩበት ተመለሱ። ."} {"id": "17390", "contents": "ተተናገረ አያባራ አፋቸው ከያዘ አይለቅ ምንቸታቸው የአማርኛ ምሳሌ ነው። ችኬ መንቻኬ"} {"id": "17918", "contents": "ተናግሮ አናገረኝ ይወደኝ ይምሰል ሄዶ ተናገረ የላክሁት ይመስል"} {"id": "21560", "contents": "ያህያ ካልጋ ሲሉት እምድር የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያህያ ካልጋ ሲሉት እምድር የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22214", "contents": "ጅል ስለላ ላይ ሄዶ ምግብ ቢቀርብለት ስለላ ላይ ነኝ ብሎ .እርፍ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ጅል ስለላ ላይ ሄዶ ምግብ ቢቀርብለት ስለላ ላይ ነኝ ብሎ .እርፍ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22088", "contents": "ድሀ ተበድሎ ማሩኝ ይላል ቶሎ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ድሀ ተበድሎ ማሩኝ ይላል ቶሎ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "46604", "contents": "ሰናር (አረብኛ: سنار Sannār) ከሱዳን 18 ዋልያት (ክፍለ ሃገሮች) መካከል አንዱ ነው። ይህን ክፍለ ሃገር፣ በሰሜን ገዳሪፍ፣ በምዕራብ ዋይት ናይል ግዛት፣ በደቡብ ብሉ ናይል ግዛት እና ደቡብ ሱዳን ፣ እንዲሁም በምስራቅ ኢትዮጵያ ያዋስኑታል። ዋናው ከተማ ሲንጋ ቢሆንም የክፍለ ሃገሩ ትልቅ ከተማ ግን ስናር ነው። ድንደር ብሔራዊ ፓርክ ከኢትዮጵያ ድንበር አጠገብ ባለው የግዛቱ ክልል ይገኛል። የዚህ ክፍል ዋና መተዳደሪያ ግብርና ነው። የስኳር ፋብሪካ፣ የፍራፍሬ ምርት (ማንጎና ሙዝ)፣ ከአባይ ወንዝ ዳር የሚደረግ የመስኖ እርሻ የአካባቢውን ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴ ይጠቀልላል።"} {"id": "44132", "contents": "ሌጎስ (Lagos፣ /ሌጋስ/ ወይም /ላጎስ/) የናይጄሪያ ትልቅ ከተማ ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "12531", "contents": "ሩቴኒየም (Ruthenium) የንጥረ ነገሮች ሠንጠረዥ ውስጥ ኬሚካዊ ውክሉ Ru ነው። አቶማዊ ቁጥሩም 44 ነው። የጥንተ፡ንጥር ጥናት (ኬሚስትሪ) በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ ሩቴኒየም የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ። (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "16029", "contents": "ሹም ለሹም ይጎራረሳል ድሀ ለድሀ ይለቃቀሳል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የመደብ ክፍፍልን የሚያሳይ"} {"id": "16371", "contents": "ሽማግሌ ካለበት ነገር አይሰረቅ ጎበዝ ካለበት በትር አይነጠቅ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሽማግሌንና የጎበዝን አስተዋጾ የሚመድብ"} {"id": "16383", "contents": "ሽታና ግማት ላልሰማ ማውራት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ነገር ማሳበቅ ጥሩ እንዳይደለ የሚያስረዳ"} {"id": "17757", "contents": "መንግሥተ ኢትዮጵያ ወይም አቢሲኒያ በዛሬዎቹ ኢትዮጵያና ኤርትራ የሚገኝ መንግሥት ነበር። በትልቅነቱ ጊዜ ሰሜን ሶማሊያ፣ ጅቡቲ፣ ደቡብ ግብፅ፣ ምሥራቃዊ ሱዳን፣ የመንና ምዕራባዊ ሳውዲ አረቢያን ያጠቃልል ነበር። ኢትዮቢያየኢትዮ ግዛትያ ግዛት የአረብ እና የቱርክ ጦርን ለማስመለስ እና ከብዙ የአውሮፓ አገራት ጋር ወዳጃዊ ግንኙነቶችን ለመጀመር በተከታታይ በቀጣይነት የሚተዳደር ነበር ፡፡ ኢትዮጵያ ከአፍሪካ ጋር ከተቀላቀለችበት 1936 እስከ 1941 ባለው ጊዜ ውስጥ አጭር ጊዜ ሳይጨምር በ 1882 በእንግሊዝ ግብፅ ወረራ የተጀመረውን የቅኝ ግዛት ለማስቀረት ብቸኛ የአፍሪካ ሀገሮች ኢትዮጵያ እና ላይቤሪያ ነበሩ ፡፡ ምስራቃዊ ጣሊያን። የቅኝ ግዛት ግዛቶች ከወደሙ በኋላ በሃያኛው ክፍለዘመን አጋማሽ ላይ ኢትዮጵያ በዓለም ላይ በንጉሠ ነገሥት ከሚተዳደሩ ሦስት የዓለም አገራት አንዷ እስከ 1974 ዓ.ም. (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "18855", "contents": "ሒሚልኮን የቀርጣግና መርከበኛና ተጓዥ ነበረ። የግሪክ ጸሐፊ ትልቁ ፕሊኒ (1ኛው ክፍለ ዘመን ዓ.ም.) እንደሚለን፣ ንጉሥ 2 ሓኖ የአፍሪካን ጠረፍ በተጓዘበት ዘመን (በ478 ዓክልበ. ግድም) ሒሚልኮን ደግሞ ከጋዲር ወጥቶ ወደ ስሜን በመዞር የአውሮጳን ጠረፍ ለመጓዝ ተላከ። ሆኖም ከፕሊኒና ከአዌኑስ (350 ዓ.ም. ግድም) ጥቅሶች በቀር፣ ስለ ሒሚልኮን ጉዞ ምንም መረጃ አሁን አይኖርም። አዌኑስ እንደ ጠቀሰው፣ ከ4 ወር አደገኛ የመርከብ ጉዞ በኋላ «ዌስትሩምኒዴስ» ደሴቶች ደረሰ። ብዙ ቆርቆሮና እርሳስ በዚያ በመገኘቱ፣ ከፊንቄያውያን አስቀድሞ የታርቴሶስ (ደቡብ እስፓንያ) ሰዎች ለንግድ ወደዚያ ይሔዱ ነበር። የደሴቶቹ ሥፍራ በትክክል ባይታወቅም በኮርንዋል (ደቡብ-ምዕራብ እንግሊዝ) ወይም በብረታኝ (ምዕራብ ፈረንሳይ) እንደ ተገኙ ይታሥባል። የቀርታግና ሰዎች (ፊንቄያውያን) የንግዳቸውን ምስጢር ለመጠብቅ የሌሎችን አገራት መርከበኞች ከምዕራብ ሜድትራኔያን ባሕር ውጭ እንዳይወጡ ይከለክሉ ነበር። በሒሚልኮን ታሪክ ዘንድ በጣም አደገኛና አስፈሪ ፍጡሮች የበዙበት መንገድ መሆኑን ሲለን፣ ይህ ምናልባት ግሪኮችና ሌሎች ተወዳዳሪዎች ለራሳቸው እንዳይጓዙበት ለማስፈራራት ይሆናል። Himilco on Livius.org (እንግሊዝኛ)"} {"id": "21117", "contents": "የሚያስፈራውን ለሚነግርህ የሚያስቀዝነውን ንገረው የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሚያስፈራውን ለሚነግርህ የሚያስቀዝነውን ንገረው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21153", "contents": "የማታድግ ፍየል አምስት ትወልዳለች ልጆቹዋም ያልቃሉ እሷም ትሞታለች የአማርኛ ምሳሌ ነው። የማታድግ ፍየል አምስት ትወልዳለች ልጆቹዋም ያልቃሉ እሷም ትሞታለች የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "31029", "contents": "[[File:|250px| right| thumb|2 ስልማናሶር]] 2 ስልማናሶር ከ እስከ ዓክልበ. የአሦር ንጉሥ ነበረ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "46233", "contents": "ፈይዝ አል ሰራጅ የሊቢያ ፕሬዝዳንትና ጠቅላይ ሚኒስትር ነው። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "14128", "contents": "ጽራግ በጥንቱ ዘመን ኢትዮጵያኖች ይጠቀሙበት የነበረው የማዕረግ አይነት ነው። የዚህ ሰው ድርሻም ንጉሱ ሲነግስ አክሊል መድፋት ነው።"} {"id": "14356", "contents": "ጾመ ፍልሰታ (ከዋርካ የተወሰደ፦) <ፍልሰታ > የሚለው ቃል የሚገልጸው ከአንድ ቦታ ወደ ሌላ ቦታ ለቆ መሔድን መሰደድን መፍለስን ያመለክታል። ይህም የእመቤታችንን ሥጋ ከጌቴሴማኒ ወደ ገነት መፍለሱን በኋላም በገነት በዕፀ ሕይወት ሥር ከነበረበት መነሣቱን ለማመልከት ይነገራል። ጾመ ፍልሰታ እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ፷፬ ዓመት በዚች ምድር ኖራ እንደ አንድ ልጇ መሞቷን መነሣቷንና ማረጓን ያዩ ዘንድ ሐዋርያት የጾሙት ጾም ነው። ጾሙ ከነሐሴ ፩ ቀን እስከ ነሐሴ ፲፮ ቀን ሲጾም የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን በዐዋጅ ከደነገገቻቸው ሰባቱ አጽዋማትም አንዱ ነው። እመቤታችን ከአባቷ ከኢያቄም እና ከናቷ ከሐና ነሐሴ ፯ ቀን ተፀንሳ ግንቦት ፩ ቀን በሊባኖስ ተወልዳለች። <እምሊባኖስ ትወጽዕ መርአት ፦ ከሊባኖስ ሙሽራ ትወጣለች > እንደተባለ ። እመቤታችን በእናት አባቷ ቤት ሦስት ዓመት፤ በቤተ መቅደስ አሥራ ኹለት ዓመት፤ ከልጇ ከወዳጇ ከኢየሱስ ክርስቶስ ጋር ሠላሳ ሦስት ዓመት ከሦስት ወር ፡ ከዮሐንስ ወልደዘብዴዎስ ዘንድ አሥራ አራት ዓመት ከዘጠኝ ወር ቆይታ በ ፷፬ ዓመት ዕድሜዋ በ፵፱ ዓ/ም ከዚህ ዓለም በሞት ተለይታለች። የእመቤታችንን ስም የሚገልጹ የውዳሴ ጽሑፎችም በዕድሜዋ ልክ ተደርሰዋል። ለምሳሌ የውዳሴ ማርያም ቁጥር ፷፬ ነው፤ የመልክዐ ማርያም ቁጥርም ፷፬ ነው። ባረፈች ጊዜ ቅዱሳን ሐዋርያት ተሰባስበው አስከሬኗን ይዘው ወደ ጌቴሴማኒ መቃብር ለማሳረፍ ሲሄዱ አይሁድ ለተንኮል አያርፉምና ተተናኮሏቸው። ቀድሞ ልጇ ሞቶ ተነሣ፣ ዐረገ እያሉ ሲያስቸግሩን ይኖራሉ: ደግሞ አሁን እሷም ተነሣች፣ ዐረገች ሊሉ አይደል በማለት አይሁድ ተሰባስበው አስከሬኗን ለማቃጠል ሲተናኮሉ እግዚአብሔር በተአምር ከነዚያ አይሁዶች አድኗቸዋል ። የእመቤታችንንም አስከሬን ነጥቆ ከሐዋርያው ከቅዱስ ዮሐንስ ጋር በገነት በዕፀ ሕይወት ሥር አኑሮታል። ከዚያ በኋላ ሐዋርያት ሥጋዋን አግኝተው ይቀብሩት ዘንድ በዐረፈች በስምንተኛው ወር ከነሐሴ ፩ ጀምሮ እስከ ነሐሴ ፲፬ ቀን ድረስ ኹለት ሱባዔ ይዘው በአሥራ አራተኛው ቀን ሥጋዋን ከጌታ ተቀብለው በጸሎትና በምህላ በፍጹም ደስታ በጌቴሰማኔ አሳረፉት ። በሦስተኛውም ቀን ተነሥታ ስታርግ ከሰኡቃዊያን ወገን የሆነው ሐዋርያው ቅዱስ ቶማስ አያት። እርሱም በቀብር ሥርዓቱ ጊዜም አልነበረም። ሀገረ ስብከቱ ህንድ ስለነበር ሊያስተምር ወደዛው ሂዶ ነበርና። በዚያም ሲያስተምር ሰንብቶ በደመና ተጭኖ ሲመጣ ያገኛታል። ትንሣኤዋን ከርሱ ሰውራ ያደረገች መስሎት አዝኖ «ቀድሞ የልጅሽን ትንሣኤ ሳላይ ቀረሁ አሁን ደግሞ ያንቺን ትንሣኤ ሳላይ ቀርቼ ነውን ?» ብሎ ቢያዝንባት እመቤታችንም ከርሱ በቀር ማንም ትንሣኤዋን እንዳላየ ነግራ አጽናናችው። ለሌሎቹ ሐዋርያትም እንዲነግራቸው ለምልክትም /ለምስክርም እንዲሆነው ሰበኗን /መግነዟን ሰጥታው ዐረገች። ቶማስም ኢየሩሳሌም ደርሶ ሐዋርያትን «የእመቤታችን ነገርስ እንደምን ሆነ?» ሲል ቢጠይቅ «አግኝተን ቀበርናት እኮ» አሉት። እርሱ ምስጢሩን አዉቆ ደብቆ «ሞት በጥር በነሐሴ መቃብር» እንዴት ይሆናል ?"} {"id": "14548", "contents": "ጤፍ ከአቅሙ እንክርዳድ ከፈለ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ጤፍ ከአቅሙ እንክርዳድ ከፈለ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "16972", "contents": "ፍሬ በመስጠቱ ባልታወቀ ሾላ የወፎች ዝማሬ ቀደመ አሉ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የጅብ ችኩል ቀንድ ይነክሳል"} {"id": "21904", "contents": "ይመስል አይመስል የጠይብ እጅ ተከሰል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ይመስል አይመስል የጠይብ እጅ ተከሰል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20152", "contents": "ትምህርት ከሚሉት ነቀርሳ ኤድስ ከሚሉት በሽታ ያውጣን የአማርኛ ምሳሌ ነው። ምንም ጥቅም የሌለው፣ በአልተማሩ ሰዎች የሚንገር፣ ሂወታቸውን ወደ ባሰ ድንቁርና የሚከት የቀልድና የቧልት አባባል።"} {"id": "46408", "contents": "ሥነ አካል፣ ሥነ ብልት ወይም አናቶሚ ማለት ሕይወት ያላቸውን ፍጡሮች መዋቅር፣ ክፍሎች፣ ብልቶች፣ እጢዎች ወዘተ. የሚያጥናው ትምህርት ዘርፍ ነው። (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "46606", "contents": "ሢንኃይ አብዮት በ 1904 ዓ.ም. በቻይና አገር ጪንግ መንግሥት ላይ የተከሠተ አብዮት ነበረ። የቻይና ጪንግ መንግሥት ከ1636 ዓም ጀምሮ በማንቹ ብሔር ከባድ ገዥነት ሥር ሆኖ ነበር። ሆኖም ማንቹዎቹ ከቻይና ብሔሮች በሕዝብ ብዛት ጥቂቶች ነበሩ። ከዚህም በላይ ከ1636 ጀምሮ ለቻይናዊ ወንድ ሁሉ ጉንጉን (የቻይና) ጽጉር ይገደድ ነበር። ባለፉት አመታት፣ የጪንግ ማንቹዎች ከቻይና ሕዝብ መሬት መካከል አያሌ ርስቶች ለውጭ አገር ድርጅቶች ይሼጡ ጀመር። ከዚህም ጋር ብዙ ተራ ሕዝቦች ከመሬታቸው አስለቅቀው መዛወር ተገደደባቸው። ለጪንግ መንግሥት ብዙ ተቀራኒ ስብስቦች በምስጢር በቻይና ሕዝብ መካከል ተነሡ። የነዚህ ስብስቦች ማህበር ወይም «ቶንግመንግኊ መሪ ሱን ያት ሰን በአሜሪካ ወይም አውሮፓ ይቆዩ ነበር። በመጀመርያ ለአመታት አብዮቶቻቸው ሁሉ አልተከናወኑም ነበር። በ1904 ዓም ግን በዉቻንግ ከተማ በሆነው ሁከት ሠራዊቱ ከነአለቆቻቸው ጋር ለአብዮት እርዳታቸውን ሰጡ። ከዚህ በኋላ አብዮት ወደየከተማውና ወደየክፍላገር ቶሎ ተስፋፋና በአዲስ ሪፐብሊክ ተባበሩ። በዚያን ጊዜ በዙፋን ላይ የተቀመጠው ጪንግ ንጉሥ ሕፃን ልጅ ስለ ነበር፣ በሚከተለው ዓመት ዙፋኑን ተወና መላው ቻይና ሪፐብሊክ ሆነ። ነገር ግን ኃይለኛ የሆነው የቀድሞ ጪንግ ሥራዊት አለቃ ይዋን ሽካይ ስለ ነበር በዶ/ር ሱን ፋንታ እርሱ የቻይና መሪ በኋላም ለአጭር ጊዜ ንጉሠ ነገሥት ሆነ።"} {"id": "46852", "contents": "አንጒላ በካሪቢያን ባህር የሚገኝ ደሴትና የዩናይትድ ኪንግደም ባሕር ማዶ ግዛት ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "44464", "contents": "ኻአንኽሬ ሶበክሆተፕ ላይኛ ግብጽ በ2ኛው ጨለማ ዘመን (13ኛው ሥርወ መንግሥት) ከ1796 እስከ 1791 ዓክልበ. ግድም የገዛ ፈርዖን ነበረ። የነጀሚብሬ ተከታይ ነበረ። ስሙ በቶሪኖ ቀኖና ነገሥታት ዝርዝር «ሶበክ... ..ሬ» ይታያል፤ አሁን እንደሚታሠብ ሰኸምሬ ኹታዊ 1 ሶበክሆተፕ ከእርሱ በፊት ስለ ነገሠ ይህ ኻአንኽሬ በዘመናዊ ጥናቶች «፪ ሶበክሆተፕ» ይባላል፤ በፊት ግን እንደ «፩ ሶበክሆተፕ» ተቆጠረ። ሙሉ ስማቸው «ሶበክሆተፕ ኻአንኽሬ» ከአንድ የአቢዶስ ቤተ መቅደስ ዓምድ ይታወቃል። ተከታዩ ረንሰነብ ነበር። K.S.B. Ryholt: The Political Situation in Egypt during the Second Intermediate Period, c. 1800 – 1550 BC, Carsten Niebuhr Institute Publications, vol. 20. Copenhagen: Museum Tusculanum Press, 1997 (እንግሊዝኛ)"} {"id": "37852", "contents": "ባርቤዶስ የካሪቢያን ባህር ደሴት አገር ሲሆን ዋና ከተማው ብሪጅታውን ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "4493", "contents": "1 January 1915 - 11 September 1915 እ.ኤ.ኣ. = 1907 ዓ.ም. 12 September 1915 - 31 December 1915 እ.ኤ.ኣ. = 1908 ዓ.ም."} {"id": "6497", "contents": "ዲሴምበር (እንግሊዝኛ: December) በጎርጎርያን ካሌንዳር ውስጥ 12ኛው ወር ነው። በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር ይህ ወር የኅዳር መጨረቫና የታኅሣሥ መጀመርያ ነው።"} {"id": "20321", "contents": "እንቅልፍ ታበዥ ከነብር ትፋዘዥ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20771", "contents": "ውሀ በብልሀት ይቆላል በእሳት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ውሀ በብልሀት ይቆላል በእሳት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20921", "contents": "ዝናብ ካባራ ወደ ዋሻ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዝናብ ካባራ ወደ ዋሻ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21971", "contents": "ደብር ለላስታ ድግድግታ ለጌታ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ደብር ለላስታ ድግድግታ ለጌታ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22025", "contents": "ዳቦውን ጎርሶ ደሙን አብሶ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዳቦውን ጎርሶ ደሙን አብሶ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22859", "contents": "ጅብ አፍሪካና እስያ ውስጥ የሚገኝ አጥቢ እንስሳ አስተኔ ነው። በአሁኑ ጊዜ አራት ዝርያዎች፣ ሦስትም በኢትዮጵያ ይገኛሉ፦ ቡራቡሬ ዥብ ወይም ተራ ጅብ ቀመር ዥብ ዝንጒርጒር ዥብ ናቸው። አራተኛው ዝርያ በደቡብ-ምዕራብ አፍሪካ የሚኖረው ቡናማ ዥብ ነው።"} {"id": "22241", "contents": "ጅብ እንዳባቱ ይዘርጥጥ አህያ እንደአባቱ ይፈርጥጥ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ጅብ እንዳባቱ ይዘርጥጥ አህያ እንደአባቱ ይፈርጥጥ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22289", "contents": "ካረገዘች ክታብ ያዘች ፈሷን ፈስታ ቂጧን ያዘች የአማርኛ ምሳሌ ነው። ካረገዘች ክታብ ያዘች ፈሷን ፈስታ ቂጧን ያዘች የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "41903", "contents": "ፓብሎ ፒካሶ (1874-1965 ዓ.ም.) ስመ ጥሩ የእስፓንያ ሠዓሊ ነበሩ። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "43349", "contents": ""} {"id": "38675", "contents": "ቡሬ ወምበራ በአማራ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "5773", "contents": "1 January 1280 - 4 September 1280 እ.ኤ.ኣ. = 1272 ዓ.ም. 5 September 1280 - 31 December 1280 እ.ኤ.ኣ. = 1273 ዓ.ም."} {"id": "38861", "contents": "ኑኑ ኩምባ በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው። {{አቀማመጥ |align=center ኑኑ ኩምባ በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "49523", "contents": "ጀዳንኽሬ ሞንተምሳፍ በላይኛ ግብጽ በ2ኛው ጨለማ ዘመን (16ኛው ሥርወ መንግሥት) ምናልባት 1594 ዓክልበ. አካባቢ የገዛ ፈርዖን ነበረ። ስሙ የሚታወቅ «ጀዳንኽሬ» ከሚሉ ሁለት ጥንዚዛዎችና አንድ ነሐስ መጥረቢያ፣ እንዲሁም «ጀዳንኽሬ ሞንተምሳፍ» ከሚል ድንጋይ ነው። በቶሪኖ ቀኖና ዝርዝር ላይ ከሰኸምሬ ሸድዋሰት ቀጥሎ አምስት የፈርዖን ስሞች ጠፍተዋል። በአቶ ኪም ራይሆልት አስተሳሰብ ሞንተምሳፍ በነዚህ አምስት መካከል ነበሩ።"} {"id": "8185", "contents": "1 January 76 - 26 August 76 እ.ኤ.ኣ. = 68 ዓ.ም. 27 August 76 - 31 December 76 እ.ኤ.ኣ. = 69 ዓ.ም."} {"id": "51293", "contents": "ሰሌዳ (እንግሊዝኛ፦ Pallet, ፈረንሳይኛ፦ Palette) ― በትንሽ የሃይድሮሊክ ክሬኖች ማንሳትን እና አያያዝን የሚያመቻች በመሆኑ በጭነት እንቅስቃሴ ውስጥ ጥቅም ላይ የሚውል የእንጨት ፍሬም ፡ በጣም የተለመዱት እርምጃዎች የሚከተሉት ናቸው 800 x 1200 ለሁሉም የፍጆታ ዕቃዎች ፣ 1000 x 1200 ለፈሳሽ ምርቶች ፣ እና በጥቂቱ 600 x 800 በሸቀጣሸቀጥ ምርቶች ውስጥ ጥቅም ላይ ውሏል ፣ 600 x 1000 ለፈሳሽ አነስተኛ ጥቅም ላይ የዋለ ፣ ኢንዱስትሪዎች አንዳንድ ጊዜ ሌሎች የተለዩ ደረጃዎች ወይም መጠኖች አላቸው ፣ በተለይም የኬሚካል ዘርፍ ፡፡ የ 1000 x 1200 ልኬት ግን በጣም የተጠቃለለ ነው። የኪራይ ፓሌት በኢንዱስትሪው ውስጥ በዓመት በአማካይ 3.9 ሽክርክሪቶችን እና በስርጭት ውስጥ እስከ 8 ማዞሪያዎችን ያደርጋል ተብሏል ፡ እጅግ በጣም የተስፋፋው የእቃ መጫኛ ስርዓት በመድረሻ ቦታዎች ላይ እነሱን ለመሰብሰብ እና እንደገና ለአምራቹ እንዲያቀርብ ሃላፊነት ባለው ‹ገንዳ› ኪራይ ነው ፡፡ ከትላልቅ ገንዳዎች መካከል አንዱ ቼፕ ሲሆን በአሁኑ ጊዜ በአውሮፓ ውስጥ ለመከራየት የ 140 ሚሊዮን ፓልቶች መርከብ አለው"} {"id": "1753", "contents": "ንግድ በመሰረቱ እጅግ በጣም ጥንታዊ የሰው ልጆች እንቅስቃሴ ነው። ሰው ማንኛውንም የፈለገውን ቁሳቁስ ማሙዋላት የማይችል ስለሆነ የግድ በተሰማራበት ሙያ የሚያገኘውን የስራ ውጤት ሌሎች አስፈላጊ የሆኑ ነገሮችን ነገር ግን እሱ ራሱ ማምረት የማይችላቸውን ነገሮች ለማግኘት ሲል የሚያካሄደው የምርቶች ልውውጥ ሂደት ነው። ደግሞ ይዩ፦ ምጣኔ ሀብት 3000 ዓክልበ. ግድም - በጥንታዊ ግብጽ ሠራተኞች ከፈርዖን መንግሥት የነጭ ሽንኩርት፣ ሽንኩርት ወዘተ. መቁነን በየቀኑ ይቀበላሉ። ይህም ለምግብ፣ እንዲሁም አንድላይ ለገንዘብና ለዘር (ለማትረፍ) ያገልግላል። ለመንግሥት የተመለሰውም ግብር (በሽንኩርት ወዘተ. ተከፍሎ) ለደህንነት በፒራሚድ መዝገቦች ውስጥ ይከማች ነበር። 2460 ዓክልበ. ? - ኦሬክ ገብስን ወደ አራታ አገር ይልካል፤ በምላሽም እንቁን ይጠይቃል። ስላልተላከ ግን ጦርነት ተከተለ (ኤንመርካርና የአራታ ንጉሥ - አፈ ታሪክ) 2375 ዓክልበ. ግድም - ሱመር እህልን ለኤላም ከብት በመለዋወጥ የዓለም መደበኛ ገበያ ተመሠረተ። በቅርብ ጊዜ ሱፍ፣ ብረታብረት (በተለይ ብር፣ ወርቅ፣ ቆርቆሮ፣ መዳብ)፣ እና ባርያዎች ይጨመራሉ። 2300 ዓክልበ. ግ. - የድልሙን መርከቦች እንጨት ከማዶ ባህር ወደ ላጋሽ ያስገቡ ጀመር። 2100 ዓክልበ. ግ. - አንድ ካሩም (የንግድ ጣቢያ ሠፈር) በኤብላ ግዛት ይመሠረታል። 2075 ዓክልበ. ግ. - የአካድ ነጋዴዎች ወገን በቡሩሻንዳ (በሐቲ) ይጠቀሳሉ። 2003 ዓክልበ."} {"id": "1975", "contents": "የማሊ ሪፐብሊክ (ማሊ) በምዕራብ አፍሪካ የምትገኝ ወደብ የለሽ ሀገር ናት። ከምዕራብ አፍሪካ ሀገሮች በስፋት ሁለተኛ ናት። ከአልጄሪያ፣ ኒጄር፣ ቡርኪና ፋሶ፣ አይቮሪ ኮስት፣ ጊኔ፣ ሴኔጋል እና ሞሪታኒያ ጋር ድንበር ትዋሰናለች። ማንዴ ሕዝቦች አውራጃውን ሠፍረው ተከታታይ መንግሥታት አጸኑ። እነዚህም የጋና መንግሥት፣ የማሊ መንግሥትና የሶንግሃይ መንግሥት ያጠቅልላሉ። በነዚህ መንግሥታት ውስጥ ቲምቡክቱ ለትምርትና ለመገበያየት ቁልፍ ከተማ ነበረች። በ1583 ዓ.ም. በሞሮኮ በተካሄደ ወረራ የሶንግሃይ መንግሥት ኃይል ለማነስ ጀመር። ማሊ በ1880 እ.ኤ.አ. በፈረንሣይ ቅኝ ተገዝታ «ፈረንሳያዊ ሱዳን» ወይም «የሱዳን ሪፐብሊክ» ትባል ነበር። ፈረንሳያዊ ሱዳን በኅዳር 16 ቀን 1951 ዓ.ም. በፈረንሳያዊ ማሕበረሠብ ውስጥ 'ራስ-ገዥ ሁኔታ' አገኝታ በመጋቢት 26 1951 ዓ.ም. ከሴኔጋል ጋር አንድላይ የማሊ ፌደሬሽን ሆኑ። ይህ የማሊ ፌዴሬሽን በሰኔ 13 ቀን 1952 ነጻነት አገኘ። ነገር ግን በነሐሴ 14 ቀን ሴኔጋል ከፌዴሬሽኑ ወጣች። በመስከረም 12 ቀን 1953 ዓ.ም. ፈረንሳያዊ ሱዳን በሞዲቦ ኪየታ ስር ራሷን 'የማሊ ሬፑብሊክ' አዋጀችና ከማሕበረሰቡ ወጣች። ሞዲቦ ኪየታ በ1968 እ.ኤ.ኣ. በተደረገው መፈንቅለ መንግሥት ከወረደ በኋላ እስከ 1991 እ.ኤ.አ. ድረስ ማሊ በማውሳ ትራዎሬ ተመራች። በ1991 እ.ኤ.አ. የተካሄዱ ተቃውሞች ወደ መፈንቅለ-መንግሥት አመሩ። ከዚያም የተሸጋጋሪ መንግሥት ተቋቋመና አዲስ ሥነ-መንግሥት ተጻፈ። በ1992 እ.ኤ.አ. አልፋ ዑመር ኮናሬ የማሊን የመጀመሪያ ዴሞክራሲያዊ ምርጫን አሸነፉ። ማሊ ከባሕር ጋር ግንኙነት የላትም። የሀገሩ አብዛኛው ክፍል በሰሐራ በረሃ ውስጥ ይገኛል። ከተፈጥሮ ሀብቶች ውስጥ ወርቅ፣ ዩራኒየም፣ ፎስፌት፣ ካዎሊን፣ ጨው፣ ኖራ (ላይምስቶን) ይጠቀሳሉ። የማሊ ፓርላማ 147 ሰዎች ሲኖረው እነዚህ ተወካዮች በህዝብ ብዛት ነው የሚመረጡት። ማሊ በስምንት ክፍለ-ሀገሮችና አንድ ከተማ ተከፋፍላለች። ጋዎ ካየስ ኪዳል ኩሊኮሮ ሞፕቲ ሴጉ ሲካሶ ቲምቡክቱ ባማኮ (ከተማ) ማሊ ከዓለም ደሀ ሀገሮች አንዷ ስትሆን 65 ከመቶ የሚሆነው መሬት በረሃ ነው። አብዛኛው የኤኮኖሚ እንቅስቃሴ በኒጅር ወንዝ አካባቢ ነው የሚካሄደው። 10 ከመቶ የሚሆነው ሕዝብ ከቦታ ቦታ እየተንቀሳቀሰ የሚኖር ሲሆን 80 ከመቶ የሚሆነው የሥራ ሃይል በእርሻና ዓሣ ማጥመድ ተሰማርቷል። የኢንዱስትሪው እንቅስቃሴ በእርሻ ምርቶች ላይ ያተኩራል። የሸክላ ሥራ በሴቶች የሚከናወን ሲሆን በነጋዴዎች በገበያዎች ይሸጣል። ሸክላዎቹ የሚሰሩበት ባሕላዊ ሂደት የቱሪስት መሳቢያ ነው። በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ ማሊ የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "16837", "contents": "ቶሪየም (Thorium) የንጥረ ነገሮች ሠንጠረዥ ውስጥ ኬሚካዊ ውክሉ Th ነው። አቶማዊ ቁጥሩም 90 ነው። የጥንተ፡ንጥር ጥናት (ኬሚስትሪ) በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ ቶሪየም የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ። (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "17629", "contents": "የወርቃማ ጎል በእግር ኳስ፣ ዘመናዊ ገና (Field hockey) እና የበረዶ ላይ ገና (ice hockey) ባሉ ጨዋታዎች በመደበኛው ሰዓት እኩል የወጡ ሁለት ቡድኖች በተጨማሪ ሰዓት ቀድሞ ጎል ያስቆጠረ የሚያሸንፍበት ህግ ነው። ይህ ህግ ወጥቶ የነበረው እ.አ.አ. በ1992 የነበረ ሲሆን በዓለም አቀፉ የእግር ኳስ ማህበር (FIFA) በኩል እ.አ.አ. በ2004 ውድቅ ሆኗል። ከወርቃማ ጎል በተጨማሪ ብራማ ጎል የሚባልም ህግ አለ።"} {"id": "17785", "contents": "ጉብጠት አንድ መስመር ወይም ገጽታ ከቀጥተኛ መስመር ወይም ከጠፍጣፋ ጠለል የሚለይበትን መጠን የምንለካበት የሂሳብ ጽንሰ ሃሳብ ነው። ከዚህ አንጻር ጉብጠት ማለት በአንድ መስመር ላይ የሚያጋጥመን የአቅጣጫ ለውጥ በእያንዳንዷ የርዝመት መስፈርት ሲካፈል ማለት ነው። ቀስ ብሎ አቅጣጫው ከቀየረ፣ አንስተኛ ጉብጠት አለው እንላለን። አቅጣጫው በፍጥነት ከቀየረ ከፍተኛ ጉብጠት አለው እንላለን የጉብጠት ጽንሰ ሃሳብ መነሻ ክብ ነው። ሁለት ክቦችን የሚለያያቸው የሬዲየሳቸው መጠን ነው። ከፍተኛ ራዲየስ ወይም ሰፊ ክቦች በቀስታ የሚጎብጡ ስሆኑ ዝቅተኛ ራዲየስ ያላቸው ደግሞ በቶሎ ይጎብጣሉ። ስለዚህ የአንድ ክብ ራዲየስና ጉብጠቱ የተገላቢጦሽ ግንኙነት አላቸው። ስለሆነም የአንድ ክብ ሬዲየስ R ቢሆን ጉብጠቱ 1/R ይሆናል ማለት ነው። κ = 1 R . {\\displaystyle \\kappa ={\\frac {1}{R}}.}"} {"id": "18541", "contents": "መጋቢት ፳፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪፻ኛው ዕለት ሲሆን፤ የበጋ ወቅት ፹፭ ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፻፷፮ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፻፷፭ ቀናት ይቀራሉ። ፲፱፻፶፫ ዓ/ም - ክቡር ፀሐፊ ትዕዛዝ አክሊሉ ሀብተ ወልድ የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት መንግሥት ጠቅላይ ሚኒስትር ኾነው ተሾሙ።"} {"id": "20191", "contents": "ኑር ባገር ጥፋ ካገር የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "31453", "contents": "'ዦው ጅየን የ ቻይና ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "22771", "contents": "ያቱ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።"} {"id": "37735", "contents": "ቨርጂኒያ (እንግሊዝኛ፦ Virginia፤ አሜሪካዊ አጠራር፦ /ቭርጅኘ/) ከአሜሪካ 50 ክፍላተ ግዛቶች አንዷ ስትሆን ዋና ከተማዋም ሪችመንድ ይባላል። የዚህ ክፍላተ ግዛት ታላቅ ከተማ ቨርጂኒያ ቢች ወይም የቨርጂኒያ ባህር ጠረፍ ይባላል። ቨርጂኒያ ሙሉ ስሙ የቨርጂኒያ ኮመንዌልዝ ይባላል። ከአሜሪካ አብዮት በኋላ፣ ቨርጂኒያ በ1780 ዓ.ም. ክፍላተ ግዛት (ስቴት) ሆነች። ከዚያ በፊት የታላቋ ብሪታኒያ ቅኝ ግዛት (ኮሎኒ) የነበረች ሲሆን በዚህ መልኩ የተመሰረተችውም በ1599 ዓ.ም. ነበር። የአሜሪካ እርስ በርስ ጦርነት ከመካሄዱ በፊት ዌስት ቨርጂኒያ የዚህች ክፍላተ ግዛት አካል ነበር። ሆኖም ከጦርነቱ በኋላ ዌስት ቨርጂኒያ በመገንጠል ቨርጂኒያ እራስዋ የአሜሪካ ኮንፌዴሬት ግዛቶች አባል ሆነች፤ ሪችመንድም የኮንፌዴሬት ዋና ከተማ ሆነች። ይችም ሪችመንድ ከዋሺንግተን ዲሲ በጣም ሩቅ አይደለችም። ምዕራባዊው ክፍል በአንጻሩ የዩኒየን ኃይሎች ታማኝ በመሆን፣ በጦርነቱ መካከል በ1856 ዓ.ም. የአሜሪካ ክፍለ ግዛት ለመሆን በቃ። ዩኒየን ኃይሎችን ለመደገፍ የተገነጠሉት የምዕራቡ ክፍሎች ከእንደገና ቨርጂኒያን ለመዋሃድ አልፈቀዱም፣ ስለሆነም እስካሁን ድረስ እራሳቸውን ችለው ይገኛሉ። ከጦርነቱ በኋላ በ1862 ዓ.ም. ምሥራቁም ዳግመኛ ቨርጂኒያ ተብላ ልትገባ ተፈቀደች። 8 የአሜሪካ ፕሬዜዳንቶች ቨርጂንያ የተወለዱ ሲሆን፣ ይህ ቁጥር ከማንኛውም የአሜሪካ ክፍላተ ግዛቶች ይበልጣል።"} {"id": "38581", "contents": "ፖልኛ (polski /ፖልስኪ/) የፖላንድ መደበኛ ቋንቋ ነው። 40 ሚሊዮን ያሕል ተናጋሪዎች አሉት። (ይህ ቋንቋ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) የፖልኛ ውክፔዲያ አለ!"} {"id": "23257", "contents": "የቀዳማዊ ዓፄ ኢያሱ ዜና መዋዕል (ታሪክ፡ ንጉሠ፡ ነገሥት፡ አእላፍ፡ ሰገድ) በዘመናቸው በነበረው ፀሐፊ [[]] በግዕዝ እንደተጻፈና በኢኛትሲዮ ግዊዲ (ኢግናጦስ ግዊዲ) በ1895 ፣ በጣሊያን አገር እንደታተመ ከጎን ቀርቧል። ይህ መጽሃፍ የቀዳማዊ ዓፄ ኢያሱ ን ዜና ውሎ ይተርካል። በተጨማሪ የቀዳማዊ ኢያሱ አባትን የቀዳማዊ ዓፄ ዮሐንስንና የተከታያቸውን የዓፄ በካፋን ዜና መዋዕል አካቶ ይዟል።"} {"id": "13081", "contents": "ማካቬሊ በ 1469, ፍሎረንስ ከተማ , ጣልያን ሲወለድ , በ 1527 ሊያርፍ በቅቷል :: ከማካቬሊ በፊት በዙ ርዮቶች ቢኖሩም , የሱን ርዮት አብዮታዊ የሚያረገው ፖለቲካን ከሥነ ምግባር ነጻ ማውጣቱ ነበር :: ሥነ ምግባር (morals) በጅ የማይዳሰስ , በስንዝር የማይለካ ነው :: ሥነ ምግባር የሌለው ፖለቲካ እንግዲህ ሳይንሳዊ ፖለቲካ ሊባል ይችላል ምክንያቱም ውጤቱ ተጨባጭ ነውና ::ከማካቬሊ ታዋቂ መጽሀፎች ውስጥ , \"the prince\" ከፍተኝውን ቦታ ይይዛል :: ይህ መጽሀፍ ከያዛቸው ዋና ዋና ነጥቦች መካከል :-- 1) መሪዎች ለመፈራት ና ለመወደድ መሞከር አለባቸው ብሎ ይመክራል :: ከሁለቱ አንዱን የግድ መምረጥ ካለባቸው ግን : መፈራትን መምረጥ ይሻላል ብሏል :: 2) መሪዎች ምንጊዜም ደካማ ተቃዋሚን መታገስ አለባቸው ምክንያቱም ግርግር በተነሳ ቁጥር ይህን ደካማ ቡድን በቀላሉ በመደምሰስ , ለቀሪው ህዝብ የማያሻማ ማስጠንቀቂያ መስጠት ይቻላልና :: 3)ሁለት ጎራወች ሲጣሉ , መሪዎች , ምንጊዜም ጠንካራውን ወግን መደገፍ እንዳለባቸው መክሯል :: ለዚህ ምክንያቱ : ከጥሉ በሁአላ ድሉ የጠንካራው ስለሚሆን , የደካማው ጥላቻ ምንም ለውጥ አያመጣም :: ሁለቱንም አለመደገፍ ግን , የደካማውን ጥላች ሲያተርፍ , የጠንካራውን የድል -አጥቢያ ጡንቻ በራስ ላይ ይጋብዛል :: ይህ ደግሞ ሁለት እጥፍ ኪሳራን ያመጣል ብሏል :: 1. አንድ መሪ የገባውን ቃል ለማጠፍ ምንጊዜም በቂ ምክንያት አለው። 2."} {"id": "44029", "contents": "ኡቱ-ኸጛል የኡሩክና የሱመር ንጉሥ ነበር። በ1985 ዓክልበ. ግድም የጉታውያንን መጨረሻ ንጉሥ ቲሪጋንን ማረከና ጉታውያንን ከሱመር አስወጣቸው። ስለዚህ ኡሩክ የሱመር ላዕላይነት ያዘ። በሱመራዊ ነገሥታት ዝርዝር በአብዛኛው ቅጂ 427 ዓመታት እንደ ገዛ ሲል ሌሎች ቂጂዎች 27 ዓመታት ወይም 7 ዓመታት ይላሉ። ሆኖም ከኡቱ-ኸጛል የዓመት ስሞች አንድ ብቻ ይታወቃል፣ እሱም «ኡቱ-ኸጛል ንጉሥ የሆነበት ዓመት» ይባላል። ስለዚህ ከአንድ አመት በላይ ብዙ እንደ ቀረ አጠያያቂ ነው። ከኡር አለቃ ኡር-ናሙና ከላጋሽ አለቃ ናማሐኒ መካከል አንድ ጸብ ተነሥቶ ኡቱ-ኸጛል ክርክሩን ለላጋሽ አደለ። በቅርብ ጊዜ ውስጥ ግን ኡር-ናሙ የሱመር ላዕላይ ንጉሥ ሆነ። በአንድ ሰነድ ዘንድ ኡቱ-ኸጛል አንዱን መስኖ ገደብ በመመርመር እያለ በወንዙ ወድቆ ሰመጠ። በዋይድነር ዜና መዋዕል በተባለ ጽላት ኡቱኸጛል «የተቀደሠውን ከተማ» ባቢሎንን ስለ ወነጀለ የጠፋ ነው።"} {"id": "6741", "contents": "1 January 803 - 2 September 803 እ.ኤ.ኣ. = 795 ዓ.ም. 3 September 803 - 31 December 803 እ.ኤ.ኣ. = 796 ዓ.ም."} {"id": "4845", "contents": "1 January 1740 - 8 September 1740 እ.ኤ.ኣ. = 1732 ዓ.ም. 9 September 1740 - 31 December 1740 እ.ኤ.ኣ. = 1733 ዓ.ም."} {"id": "8361", "contents": "መንግሥቱ ለማ (1924-1988) በጣሊያን ወረራ ዋዜማ በሀረር ሀደሬ ጢቆ መካነ ሥላሴ ተወልዶ ከቆሎ ተማሪነት ተነስቶ የለንደን ስኩል ኦፍ ኢኮኖሚክስ ደቀመዝሙርነት እስከመሆን በቅቶ የቅኔ ቤት ሊቅነት ሳይበቃው የአማርኛ ሥነ ጽሑፍ ቀደምቶች መሃከል ለመደብለቅ የበቃ ኢትዮጵያ ካፈራቻቸው ድንቅ ገጣምያን/ፀሃፌ ተውኔቶች አንዱ ነው። አባቱ አለቃ ለማ ኃይሉ ወልደ-ታሪክ (ታሪክ የእናታቸው ስም ነው - ምናልባት በኢትዮጵያ ታሪክ የእናታቸውን ስም ከስማቸው አስተባብረው በመጻፍ የመጀመሪያው ሳይሆኑ አይቀሩም) ታዋቂ የቤተክርስቲያን ሊቅ የነበሩ ሲሆን በመጀመሪያ ላይ የመንግስቱን የአስኳላ (በወቅቱ ዘመናዊ ትምህርት የሚጠራው እንዲህ ነበር) ትምህርት ባይወዱለትም ጣሊያኖቹ ልጁን የማያስተምር ሰው ሁሉ ይቀጡ ስለነበር ለማስተማር ተገደዋል። ሁዋላ ላይ ግን እሳቸው አዲስ አበባ በቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ትእዛዝ ተቀይረው መጥተው እሱ የኮተቤ ተማሪ ከሆነና የትምህርት ውጤቱም እስደሳች ሲሆን የቀድሞ ቅዋሜያቸውን ሳያላሉት አልቀሩም። መንግስቱ በእንግሊዝ አገር ወደ ስድስት አመት ቢቆይም ትምህርቱን ሳያጠናቅቅ ነው በ1956 ዓ.ም ወደ አገሩ ለመመለስ የበቃው። ይሁን እና በቆይታው ከብዙ የእንግሊዝ ደራስያን ጋር ለመተዋወቅ በቅቷል። በተለይም ከጆርጅ በርናርድ ሾው ጋር ወዳጆች እንደነበሩ ይነገራል። መንግሥቱ ወደ አዲስ አበባ ከተመለሰ በሁዋላ የተሰማራው ወደ መንግስት ሥራ ሲሆን በህንድ አገር ዲፕሎማት ሆኖ ከሄደ በሁዋላ ምናልባትም በኢትዮጵያ የመጀመሪያ የሆነውን ዘመናዊ ኮሜድ ተውኔት «ጠልፎ በኪሴ\"ን ደርሷል:: ከዚያ በሁዋላ የደረሳቸው እነ «ያላቻ ጋብቻ»፣ «ጸረ-ኮሎኒያሊስት»፣ «ባለካባና ባለዳባ» የመንግስቱን ስም በኢትዮጵያ የስነ-ጽሁፍ ታሪክ ውስጥ ቀዳሚ ተጠቃሽ ካደረጉት ስራዎቹ መካከል ናቸው። በተጨማሪም «The bear» የተሰኘውን እና የታዋቂው የሩሲያ ደራሲ አንቷን ቼኾቭ ተውኔት የሆነውን «ዳንዴዎ ጨቡዴ» በሚል የተረጎመ ሲሆን የጄ.ቢ. ፕሪስትሊን «The Inspector Calls»ን ተርጉሞ ለመድረክ አብቅቷል። መንግስቱ ከተውኔቱ በተጨማሪም በስነ-ግጥም የተዋጣለት እንደነበር ስራዎቹ ይመሰክራሉ። «የግጥም ጉባኤ» የተሰኘው ስብስብ መንግስቱ የግጥም መክሊት የተቸረው ደራሲ እንደነበር ይመሰክራል። መንግሥቱ ደራሲም ብቻ አልነበረም፤ በተማሪዎቹ የተወደደ መምህር በሳል ተመራማሪ ለባህሉ እና ለቋንቋው ሙት የነበረ ከኢትዮጵያ ብርቅዬዎች አንዱ ነው። [1][2]"} {"id": "10443", "contents": "ሠይጣን በመጽሐፍ ቅዱስና በልዩ ልዩ ሃይማኖት ትምህርት እርኩስ መንፈስ የተጠናወተው ክፉ ኃይል ነው። በተዋሕዶ ሃይማኖት ዘንድ፣ የሰይጣኖች አለቃ ዲያብሎስ አመጸኛ ሆኖ እስከ ዕለተ ደይን ድረስ ይታስራል። በዕለተ ደይንም በእግዚአብሔር ምሕረት ያልዳኑ ሰዎች ሁሉ ከዲያብሎስ ጋር በገሐነመ እሳት ሊቀጡ ነው የሚል እምነት ነው። በአብያተ ክርስትያናት ውስጥ ባሉት ስዕሎች ላይ የዲያብሎስ ቅርጽ ቢታይ፣ ሁልጊዜ እጅና እግሩን ታሥሮ በእሳትም ሓይቅ ተቀምጦ በስቃዩ ጮኾ ይሆናል። ሰይጣን ሌላው ስሙ ዲያብሎስ ነው። ሰይጣን ከመሰይጠኑ በፊት የነበረው ስም ሳጥናኤል ሲሆን በዕብራይስጥ አዛዝኤል ይባላል። \"አዛዝ\" ማለት \"ጥንካሬ\" ማለት ሲሆን \"ኤል\" ማለት አምላክ ማለት ነው፤ \"አምላክ ጥንካርዬ ነው\" ማለት ነው። በዕብራይስጥ የ«ሰይጣን» ትርጉም «ተቃዋሚ» ሲሆን የእግዚአብሔርን ዕቅዶች የሚቃወም ማናቸውም መንፈስ ሊሆን ይችላል። ስለዚህ በማቴዎስ ወንጌል 16:23 እና ማርቆስ ወንጌል 8:33 ጴጥሮስ ለኢየሱስ ይህ ያልከው ስቅለትህ አይሁን!"} {"id": "16611", "contents": "ቁና ለመስፈሪያ ብርብራ ለማስከሪያ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ቁና ብርብራ"} {"id": "16617", "contents": "ቁጥቋጦም ሲያድግ ዛፍ ይሆናል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ቁጥቋጦ ሲያድግ ዛፍ ይሆናል"} {"id": "16749", "contents": "በማን ላይ ቆመሽ እግዜርን ታሚያለሽ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የበላበትን ወጭት ሰባሪ"} {"id": "13047", "contents": "ኢትዮጵያ ውስጥ የሚሰራ የምግብ አይነት ሲሆን፣ የሚሰራውም ከወተት ነው። ==አዘገጃጀት == መጀመሪያ ወተት፣ ወተት ሲረጋ እርጎ፣ እርጎ ሲገፋ ቅቤና አሬራ፣ አሬራ ሲፈላ አይብና አጓት ይገኛል። ቅደም ተከተሉም፦ ወተት፣ እርጎ፣ ቅቤ፣ አሬራ፣ አይብ፣ አጓት ናቸው።"} {"id": "13053", "contents": "አበባ ጎመን ኢትዮጵያ ውስጥ ተክልና የሚሰራ የምግብ አይነት ሲሆን፣ የሚሰራበትም የጎመን አይነት ነው።"} {"id": "17007", "contents": "ሳክሶፎን አንዳንድ ጊዜም ሳክስ እየተባለ የሚጠራው ዘመናዊ የትንፋሽ የሙዚቃ መሣሪያ ነው። ይህ መሣሪያ በዋናነት የሚሠራው ከነሐስ እና በውስጡ አየርን የሚያስተጋባ ኃይል ያለው ድምፅ እንዲፈጥር ተደርጎ ነው። ይህ መሣሪያ እንደ ክላርኔት ባለ ነጠላ ምላስ መንፊያ አለው። በመሳሪያው ለመጫወት በመንፊያው በኩል አስፈላጊውን ድምፅ የሚመጥን ኃይል ያለው አየር በማስገባት ነው። በመሣሪያው ወገብ ላይ ያሉትን ቁልፎች በእጅ ጣት በመጫን የድምፁን ቅጥነት እና ውፍረት መቀያየር ይቻላል። መሣሪያው ለመጀመሪያ ጊዜ የተሠራው በቤልጂየማዊው የሙዚቃ ምሁር አዶልፍ ሳክስ ሲሆን የፈጠራ መብቱን (patent) በሕግ ያስመዘገበው ሰኔ ፲፰ ቀን ፲፰፻፴፰ ዓ/ም ነው። የሳክሶፎን ዋና ዋና ክፍሎች ድረም (ከበሮ) ፒያኖ ክላርኔት ትራምፔት ጊታር Instruments In Depth: The Saxophone በምስል የታገዘ ከBloomingdale የሙዚቃ ትምህርት ቤት (ጁን, 2009) Saxophone acoustics ከUniversity of New South Wales. (ይህ ባሕል ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "11847", "contents": "፲፱፻፷፬ ዓመተ ምሕረት ጥቅምት ፲፭ ቀን - የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት (ተ.መ.ድ.) ታይዋንን ከአባልነት አስወጥቶ የቻይና ሕዝባዊ ሪፑብሊክን በአባልነት እንድትገባ የሚያስችለውን ድንጋጌ በሁለት ሦስተኛ ድምጽ አጸደቀ። ጥቅምት ፲፯ ቀን - የኮንጎ ዴሞክራሲያዊ ሪፑብሊክ ስሟን ቀይራ «ዛይር» ተብላ ተሰየመች። ነሐሴ ፴ ቀን - የፍልስጤም ተዋጊዎች በሙንሽን ጀርመን በተካሄደው የበጋ ኦሊምፒክ ውድድር 11 የእስራኤል ተወዳዳሪዎችን ገደሉ።"} {"id": "20457", "contents": "እወዳለሁ እያለ የሚጠላ እጾማለሁ እያለ የሚበላ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21663", "contents": "ያልተጠናከረ ድንገት ተሰበረ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተጠናከረ ድንገት ተሰበረ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21687", "contents": "ያልገደለ በሽታ ምስጋና የለውም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልገደለ በሽታ ምስጋና የለውም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21099", "contents": "የሚክድ ሰው አደራ ቢያስቀምጡት እጅ ይነሳል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሚክድ ሰው አደራ ቢያስቀምጡት እጅ ይነሳል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21177", "contents": "የማያደርግ እንትን ከቤተክርስቲያን ይቆማል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የማያደርግ እንትን ከቤተክርስቲያን ይቆማል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21183", "contents": "የማያጠግብ እንጀራ ከምጣዱ ያስታውቃል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የማያጠግብ እንጀራ ከምጣዱ ያስታውቃል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22305", "contents": "ክፉ ባይኖር የመልካም ዋጋ አይታወቅም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ክፉ ባይኖር የመልካም ዋጋ አይታወቅም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21261", "contents": "የሞተ ቢሞት ያለን እንጫወት የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሞተ ቢሞት ያለን እንጫወት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21363", "contents": "የተማረና ታጥቦ የተቀመጠ ብርጭቆ ፈላጊ አያጣም የአማርኛ ምሳሌ ነው። የተማረና ታጥቦ የተቀመጠ ብርጭቆ ፈላጊ አያጣም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "31683", "contents": "አቺሬያሌ (ጣልያንኛ፦ Acireale) በሲሲሊያ ደሴት የሚገኝ ከተማ ነው። በአንድ ትውፊት ዘንድ፣ ከተማው «ካሜሴና» ተብሎ በካሜሴኑስ እንደ ተመሠረተ የሚል ጥንታዊ ጽሑፍ ተቀርጾ ይገኛል። ^ Brydone's Tour through Sicily & Malta, 1840, p. 73-74. (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "41427", "contents": "ሜጋራ (ግሪክኛ፦ Μέγαρα) እስካሁን የሚገኝ ጥንታዊ የግሪክ ከተማ ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "44223", "contents": "ሹ-ሲን ከ1909 እስከ 1901ዓክልበ. ግድም ድረስ የኡርና የሱመር ንጉሥ ነበር። የአማር-ሲን ተከታይ ነበር፤ በነገሥታት ዝርዝር ላይ የኡማር-ሲን ልጅ ቢባልም፣ ከሌላ ማስረጃ ግን የታሪክ ሊቃውንት ወንድሙ እንደ ነበር ያምናሉ። ቀድሞ ስሙ እንደ ጊሚል-ሲን ይታነብ ነበር፤ አሁን ግን አጠራሩ «ሹ-ሲን» ትክክል እንደ ሆነ ይታመናል። ንግሥቱ «ኩባቱም» ተባለች። ለ፱ኝ ዓመቶቹ ሁላቸው በስም ይታወቃሉ፣ እንዲህ፦የሹ-ሲን ዓመት ስሞች ሹ-ሲን ንጉሥ የሆነበት አመት። (1909 ዓክልበ.) የኡር ንጉሥ ሹ-ሲን «የአብዙ ዋልያ» የተባለውን መርከብ የሠራበት ዓመት። (1908 ዓክልበ.) የኡር ንጉሥ ሹ-ሲን ሲማኑምን ያጠፋበት ዓመት። (1907 ዓክልበ.) የኡር ንጉሥ ሹ-ሲን አሞራውያንን ለመከልከል «የማርቱ ግድግዳ» የሠራበት ዓመት። (1906 ዓክልበ.) የኡር ንጉሥ ሹ-ሲን አሞራውያንን ለመከልከል «የማርቱ ግድግዳ» ከሠራበት ዓመት በኋለ የሆነው ዓመት። (1905 ዓክልበ.) የኡር ንጉሥ ሹ-ሲን ታላቅ የጽሑፍ ድንጋይ ለጣኦታቱ ያስቀረጸበት ዓመት። (1904 ዓክልበ.) የኡር ንጉሥና የአራት ሩቦች ንጉሥ ሹ-ሲን ዛብሻሊ ምድርን ያጠፋበት ዓመት። (1903 ዓክልበ.) የኡር ንጉሥ ሹ-ሲን ታላቅ መርከብ ለጣኦታቱ የሠራበት ዓመት። (1902 ዓክልበ.) የኡር ንጉሥ ሹ-ሲን ቤተ መቅደስ በኡማ የሠራበት ዓመት። (1901 ዓክልበ.) በአራተኛው ዘመነ መንግሥት(1906 ዓክልበ.) እንደ ተመለከተ፣ አሞራውያን በአገሩ ውስጥ በጣም በመብዛታቸው ምክንያት፣ እነሱን ለመከልከል ሹ-ሲን ከጤግሮስና ከኤፍራጥስ ወንዞች መኃል ታላቅ ግድግዳ ሠርቶ ነበር። ሹ-ሲን ሴት ልጁን ለአንሻን በኤላም አገረ ገዥ በትዳር ሰጠ። የላጋሽ ኃይለኛ አገረ ገዥ (ሻካናካ) ኢር-ናና ደግሞ የሐማዚ፣ ኡርቢሉምና ሱባርቱ አገረ ገዥ ነበር። በ1903 ዓክልበ."} {"id": "44343", "contents": "ሰኻኤንሬ ያክቢም (ወይም ያከብሙ፣ ያኮበዓም) ግብጽን በ፪ኛው ጨለማ ዘመን (14ኛው ሥርወ መንግሥት) መጀመርያ ከ1821 እስከ 1811 ዓክልበ. ግድም ድረስ የገዛ ፈርዖን ነበረ። የግብጽ ታሪክ ሊቅ ኪም ራይሆልት ከሥነ ቅርስ እንደሚያስረዳው፣ በንግሥት ሶበክነፈሩ ዘመን (በ1821 ዓክልበ. ግ.) የ14ኛው ሥርወ መንግሥት መጀመርያ ፈርዖን ያክቢም ሰኻኤንሬ በአባይ ወንዝ አፍ ዙሪያ ለእርሷ ተገዥ ሆኖ ነገሠ። እነዚህ ከከነዓን የደረሱ ሴማዊ እረኞችና ነጋዴዎች ነበሩ። በጤቤስ ፈርዖኖች ፈቃድና ስምምነት ግዛታቸው በስሜን ግብጽ የንግድ ማዕከል ሆነ፤ ይህም በብሉይ ኪዳን ጌሤም የተባለው ሀገር ነው። አያሌ (ከ120 በላይ) የያክቢም ማህተሞች ወይም ጢንዚዞች በዚያ ወቅት በዙሪያው እንደ ገዛ ይገልጻሉ፤ እንዲሁም ከጤቤስ እና ከኩሽ መንግሥት ጋር ንግድ እንዳካሄደ መኅተሙ በነዚያ አገሮች በመገኘቱ ታውቋል። ሆኖም በአንዳንድ ሊቃውንት አስተሳሰብ ዘንድ ያክቢም ከ200 ዓመታት በኋላ በ16ኛው ሥርወ መንግሥት ውስጥ ነበር የነገሠ። የ13ኛው ሥርወ መንግሥት በጤቤስ ከሶበክነፈሩ በኋላ ተከተለ፤ የዚህም መጀመርያ ፈርዖን አሁን ሰኸምሬ ኹታዊ 1 ሶበክሆተፕ እንደ ነበር ይታመናል። ግብጽ እንደገና ተከፋፍሎ ይህ ዘመን የመካከለኛው መንግሥት መጨረሻ እና የ፪ኛው ጨለማ ዘመን መጀመርያ ይቆጠራል። («ያከብሙ» በግብጽኛ አጻጻፍ) ^ Kim Ryholt, 1997, The Political Situation in Egypt During the Second Intermediate Period p. 112"} {"id": "47595", "contents": "ጃኮሞ ፑቺኒ (ጣልኛ: Giacomo Puccini 1851-1917) የጣልያን ኦፔራ ደራሲ ነበሩ። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "47685", "contents": "በሎሪዞንቺ (በፖርቱጋልኛ: Belo Horizonte፣ ሲተረጎም፦ መልካም አድማስ) የብራዚል ከተማ ነው። ከ2.5 ሚሊዮን በላይ ነዋሪዎች አሉት።"} {"id": "47721", "contents": "የድመት አስትኔ (Felidae) ሰፊ የሆነ የአጥቢ እንስሶች ክፍለመደብ ነው። በዚህም ውስጥ፦ Pantherinae: ነብር (እስያ ብቻ) አንበሳ (አፍሪካና ሕንድ ብቻ) አመዳይ ነብር (እስያ ባቻ) የዱር ድመት (ጃጉዋር፣ አሜሪካዎች ብቻ) ግሥላ (አፍሪካና እስያ) Felinae: ድመት ኣቦ ሸማኔ (አፍሪካና ፋርስ ብቻ) ዳልጋ ኣንበሳ (አፍሪካና እስያ) ነበራርት (ስሜን አሜሪካ፣ አውሮፓና እስያ) አነር (አፍሪካ ብቻ) የተራራ አንበሣ (ፑማ ወይም ኩገር፣ አሜሪካዎች ብቻ)"} {"id": "9571", "contents": ""} {"id": "15595", "contents": "ሴት ከወንድ እህል ከሆድ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "15985", "contents": "ስራ ከመፍታት ምርጫ መወዳደር የአማርኛ ምሳሌ ነው። ስራ ከምፈታ ልጆቸን ላፋታ"} {"id": "17089", "contents": "በአጎረስኩኝ ተነከስኩኝ የአማርኛ ምሳሌ ነው። እጀ አመድ አፋሽ ነው ወይም ደግ ብሰራ የተከፈልኩት ግን መጥፎ ነው"} {"id": "17095", "contents": "በእውር አገር ጠንባራ ንጉስ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው። ለቆማጣ አንድ ጣት ብርቅ ናት"} {"id": "18799", "contents": "ዊሊያም ማኪንሊ (እንግሊዝኛ: William McKinley) የአሜሪካ ሃያ አምስተኛ ፕሬዝዳንት ነበሩ። ፕረዝዳንቱ ሥልጣን ላይ የወጡት እ.አ.አ. በ1897 ሲሆን በስልጣን ዘመናቸው ምክትል ፕሬዝዳንት ሁነው የተሾሙት ጋሬት ሆባርት እና ቴዎዶር ሮዝቬልት ናቸው። ፕሬዝዳንቱ የሪፐብሊካን ፓርቲ አባል የነበሩ ሲሆን ከሥልጣን የወረዱት እ.አ.አ. በ1901 ነበር። የአሜሪካ ፕሬዚዳንት የአሜሪካ ፕሬዝዳንቶች ዝርዝር (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "19243", "contents": "ሚያዝያ ፲፱፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪፻፳፱ኛው ዕለት ሲሆን፤ የፀደይ (በልግ)ወቅት ፳፬ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፻፴፯ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፻፴፮ ቀናት ይቀራሉ። ፲፱፻፲፯ ዓ/ም - በኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት መንግሥት አልጋ ወራሽ እና ባለሙሉ ሥልጣን እንደራሴ 'የግል ገንዘብ' የተሠራውና በስማቸው የተሠየመው የተፈሪ መኰንን ትምሕርት ቤት ተከፈተ። ፲፱፻፶፪ ዓ/ም - ቶጎ ከፈረንሳይ ቅኝ ግዛትነት ነፃነቷን አወጀች። ሲልቫኑስ ኦሊምፒዮ የመጀመሪያ ፕሬዚዳንት ሆኑ። ፲፱፻፶፫ ዓ/ም - በታላቋ ብሪታኒያ ሥር ከመቶ ሃምሳ ዓመት በላይ በቅኝ ግዛትነት የነበረችው ሲዬራ ሊዮን ነጻነቷን ተቀዳጀች። ፲፱፻፶፯ ዓ/ም - በኢትዮጵያ የካቶሊክ ዕምነት ተከታዮች ሃይማኖታዊ በዓላትን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር መሠረት ለማክበር መወሰናቸው ተገለጠ። ፲፱፻፷፫ ዓ/ም - ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ በእስፓኝ የሁለት ቀን ጉብኝታቸውን ጀመሩ። ፲፱፻፷፮ ዓ/ም - በኢትዮጵያ አብዮታዊ ፍንዳታ የምድር ጦር ሠራዊት አባላት ሦስት ጄኔራሎችን በቁጥጥር ሥር አዋሉ። ፲፱፻፷፮ ዓ/ም - በብሪታኒያ በሚገኘው የሊቢያ ቋሚ ልዑካን መሥሪያ ቤት ደጅ ላይ አንዲት እንግላዚዊት የፖሊስ ባልደረባ በመገደሏ ምክንያት የብሪታኒያ መንግሥት ከሊቢያ ጋር የዲፕሎማቲክ ግንኙነቱን ከማቋረጡም ባሻገር፣ በዛሬው ዕለት የሊቢያን ልዑካን ካገር አስወጡ። ፲፱፻፹፮ ዓ/ም - በደቡብ አፍሪቃ ለመጀመሪያ ጊዜ ጥቁር ዜጎችን አሳትፎ በተካሄደው ምርጫ ኔልሰን ማንዴላ ፕሬዚደንት ሆነው ተመረጡ። ፲፱፻፷፬ ዓ/ም - የጋና የመጀመሪያው ጠቅላይ ሚኒስትር እና የመጀመሪያው ፕረዚደንት ዶክቶር ክዋሜ ንክሩማ በዚህ ዕለት በቡካሬስት፣ ሩማንያ የቆዳ ነቀርሳ ህክምና በመከታተል ላይ እንደነበሩ አረፉ። አስከሬናቸው ወደ ትውልድ አገራቸው ተመልሶ በመዲናዋ በአክራ ተቀብሯል። (እንግሊዝኛ) P.R.O., FO 371/190144 Annual Review of 1965 (እንግሊዝኛ) P.R.O., FCO 31/1118፣ ETHIOPIA: ANNUAL REVIEW FOR 1971 (እንግሊዝኛ) P.R.O., FCO 371/1829 ANNUAL REVIEW FOR ETHIOPIA FOR 1974 (እንግሊዝኛ) http://www.thepeoplehistory.com/april27th.html"} {"id": "20479", "contents": "እውር እውርን ቢከተል ተያይዘው ገደል የአማርኛ ምሳሌ ነው። እውር እውርን ቢከተል ተያይዘው ገደል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20917", "contents": "ዝናብ ሳይመጣ ሁሉ ቤት እንግዳ ባይመጣ ሁሉ ሴት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዝናብ ሳይመጣ ሁሉ ቤት እንግዳ ባይመጣ ሁሉ ሴት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20947", "contents": "የ10 አለቃዬ ምክትሌ ሆይ አንተም እንደ መቶ ትኮራለህ ወይ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የ10 አለቃዬ ምክትሌ ሆይ አንተም እንደ መቶ ትኮራለህ ወይ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21013", "contents": "የልጅ ልጅ እህል ፈጅ ኋላም ጅብ ያስፈጅ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የልጅ ልጅ እህል ፈጅ ኋላም ጅብ ያስፈጅ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21157", "contents": "የማትሰማው ስድብ ከቀረርቶ ይቆጠራል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የማትሰማው ስድብ ከቀረርቶ ይቆጠራል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22273", "contents": "ጆሮ የሰማውን ልብ ያውቃል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ጆሮ የሰማውን ልብ ያውቃል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22279", "contents": "ካለ ፈጣሪ አሟጠሽ ጋግሪ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ካለ ፈጣሪ አሟጠሽ ጋግሪ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22825", "contents": "ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ አጥቢ እንስሳ ነው። (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "22711", "contents": "ኣዞ ሓረግ (Clematis hirsuta) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው። የሓረግ (C. chinensis ወይም C. sinensis) ቅርብ ዘመድ ነው። የቅጠሉና ውሃ ለጥፍ ለችፌ (የሸረሪት በሽታ)፣ ወይም ለቆሽት ኪንታሮት፣ ወይም በፈረሶች የፈረስ እከክ ለማከም ይለጠፋል። እንዲሁም የቅጠሉና የአገዶቹ በውሃ ለጥፍ ለሌይሽመናይሲስ (ቁንጭር) ይለጠፋል። በሌላ ጥናት ዘንድ፣ ይህም ለትኩሳት «ምች» ወይም ለማበጥ ይቀባል። መሳልን ለማከም፣ ጭማቂው በስብ ቅቤ ይጠጣል። ^ በደብረ ሊባኖስ ዙሪያ ያለው ሕዝብ መድሃኒታዊ እጾች እውቀናና ጥቅም 1998 ዓም ከጥላሁን ተክለሃይማኖት፣ ሚሩጸ ጊዳይ፣ ግርማይ መድኅን፣ ያለም መኮነን፣ አዲስ አበባ ዩኒቬርሲቴ፣ አክሊሉ ለማ ተቋም ^ የዘጌ ልሳነ ምድር ባህላዊ መድሃኒት ጥናት 1999 ዓም ከጥላሁን ተክለሃይማኖት፣ ሚሩጸ ጊዳይ፣ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ"} {"id": "31381", "contents": "ፍያኩ ላብራይኔ በአይርላንድ አፈ ታሪክ ከ1089 እስከ 1069 ዓክልበ. ግድም ድረስ የአየርላንድ ከፍተኛ ነጉሥ ነበር። አብዛኛው የአይርላንድ ታሪኮች እንዳሉት የፍያኩ ዘመን ለ24 ዓመታት ቆየ። የላውድ አቆጣጠሮች (1014 ዓም ተቀነባብሮ) 20 ዓመት ሲል እሱን እና የድሮ አቆጣጠር በመከተል፣ ይህ ከ1089 እስከ 1069 ዓክልበ. ድረስ ይሆናል። (በኋላ የታዩት ታሪኮች ግን ከዚያ በፊት ያደርጉታል።) (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "30835", "contents": "ከገጠር ቄስ የደብር እመበለት ትሻላለች የአማርኛ ምሳሌ ነው። ከገጠር ቄስ የደብር እመበለት ትሻላለች የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "36157", "contents": "ዋሽንግተን ሰባስቲያን አብሪዉ ጋሎ (Washington Sebastián Abreu Gallo ፣ ጥቅምት ፯ ቀን ፲፱፻፷፱ ዓ.ም. ተወለደ) ኡራጓያዊ እግር ኳስ ተጫዋች ነው። ከ ናስዮናል በብድር ለሮዛሪዮ ሴንትራል ክለብ የሚጫወት ሲሆን የኡራጓይ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድን አባል ነበር። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "38659", "contents": "ሞረትና ጅሩ በአማራ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "45013", "contents": "Play media ቶማስ ኤዲሶን (እንግሊዝኛ፦ Thomas Edison) (1839-1924 ዓም) የአሜሪካ ሳይንቲስት ነበር። እሱ የመብራት ኃይል፣ አምፑል፣ ቴሌግራፍ፣ የፊልም ካሜራ የፈጠረ ነበር። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "6958", "contents": "1 January 695 - 1 September 695 እ.ኤ.ኣ. = 687 ዓ.ም. 2 September 695 - 31 December 695 እ.ኤ.ኣ. = 688 ዓ.ም."} {"id": "4126", "contents": "ላትቪያ በአውሮጳ ውስጥ የሚገኝ አገር ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "4444", "contents": "1 January 1940 - 10 September 1940 እ.ኤ.ኣ. = 1932 ዓ.ም. 11 September 1940 - 31 December 1940 እ.ኤ.ኣ. = 1933 ዓ.ም."} {"id": "14494", "contents": "ሆድ ለባሰው ማጭድ አታውሰው የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሆድ ለባሰው ማጭድ አታውሰው የአማርኛ ምሳሌ ነው። በችግር ላይ ላለ ሰው የበለጠ ችግር የሚፈጥርለት ነገር አታድርግ"} {"id": "15592", "contents": "ሳይጠሩት ወይ ባይ ሳይሰጡት ተቀባይ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሳይጠሩት አቤት የሰይጣን ጎረቤት"} {"id": "16372", "contents": "ሽማግሌ ካልሞተ ስንዴ ካልመረተ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "16384", "contents": "ሽንብራ መኖር በመከራ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "12448", "contents": "ቤሪሊየም(Beryllium) የንጥረ ነገሮች ሠንጠረዥ ውስጥ ኬሚካዊ ውክሉ Be ነው። አቶማዊ ቁጥሩም 4 ነው። የጥንተ፡ንጥር ጥናት (ኬሚስትሪ) (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) በተጨማሪም alkaline earth metal ነው።በ periodic table 2 ኛ መስመር ላይ ዕናmass number 9,01ነው"} {"id": "16408", "contents": "ሃረማያ ዩኒቨርስቲ ኢትዮጵያ ውስጥ በሐረሪ ሕዝብ ክልል አለማያ ከተማ የሚገኝ የከፍተኛ ትምህርት ተቋም ነው። ተቋሙ ከሀገሪቱ ቀደምት ዩኒቨርሲቲዎች አንዱ ነው። College of Computing and Informatics  Department of software engineering (ንጉሡ ዲፓርትመንት)  Department of Information Technology  Department of Information System  Department of Management of Information System  Department of Computer Science  Department of Statistics (ይህ ትምህርት ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "2782", "contents": "ጳጉሜ ፮ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር በወንጌላዊው ሉቃስ ስም በተሠየሙት እና በየአራት ዓመቱ በሚደገሙት ሰግር ዓመታት ብቻ የሚውል የዓመቱ የመጨረሻውና ፫፻፷፮ኛው ቀን ሲሆን የክረምት ወቅት ፸፩ኛው ቀን ነው። በቅርብ ዘመናት ጳጉሜ ፮ ከዋለባቸውና ወደፊትም ከሚውልባቸው ሰግር ዓመታት፤ ፲፱፻፷፫፣ ፲፱፻፷፯፣ ፲፱፻፸፩፣ ፲፱፻፸፭፣ ፲፱፻፸፱፣ ፲፱፻፹፫፣ ፲፱፻፹፯፣ ፲፱፻፺፩፣ ፲፱፻፺፭፣ ፲፱፻፺፱፣ ፳፻፫፣ ፳፻፯፣ ፳፻፲፩፣፳፻፲፭እና ፳፻፲፱ ዓመታተ ምሕረት ይቆጠራሉ። ፲፱፻፷፯ ዓ/ም - በሰሌዳ ቁጥር ኢቲ-ኤቢ ኤክስ የተመዘገበው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዲ-ሲ ፫ (Douglas C-47-DL) አየር ዠበብ ከባሕር-ዳር ወደ ደብረ ማርቆስ ሲበር ከጮቄ ተራራ ላይ ተላትሞ ወደቀ። ከተሳፈሩትም ዘጠኝ ሰዎች መኻል አንድ መንገደኛ ብቻ ሲሞት ሌሎቹ ተርፈዋል። ፲፱፻፺፱ ዓ/ም - ሩሲያ በዓለም አቀፍ ረገድ ‘የፈንጂዎች አባት’ (Father of all bombs) ተብሎ የተሠየመውን ወደር-የለሽ ትልቅ ቦምብ በሙከራ አፈነዳች። ፲፱፻፷፫ ዓ/ም - የሶቪዬት ኅብረት መሪ የነበሩት የዮሴፍ ስታሊን ተከታይ፣ ኒኪታ ክሩስቾቭ በዚህ ዕለት በ፸፯ ዓመት ዕድሜያቸው አረፉ። ፲፱፻፸፱ ዓ/ም - በአምሣዎቹና ስድሳዎቹ አሥርተ ዓመታት ‘ቦናንዛ’ በተባለው የትይዕንተ መስኮት (ቴሌቪዥን) ትርዒት ‘ቤን ካርትራይት’ የነበረው ካናዳዊው ተዋናይ፣ ሎርን ግሪን በተወለደ በ፸፪ ዓመቱ አረፈ። ፲፱፻፸፱ ዓ/ም - ፒተር ቶሽ፣ ጃማይካዊው የ’ሬጌ’ ሙዚቀኛ፣ በኪንግስተን ጃማይካ መኖሪያ ቤቱ ሊዘርፉት በገቡ ሌቦች እጅ ተገደለ። (እንግሊዝኛ) ."} {"id": "19564", "contents": "ነገርን አድምጦ እህልን አላምጦ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "19576", "contents": "ነገር ከዋስ ምላስ ከጥርስ አያልፍም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20452", "contents": "እካስ ያለ ታግሶ እጸድቅ ያለ መንኩሶ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20908", "contents": "ዝቅ ቢል ከገብርዬ ከፍ ቢል ከዚያ ሰውዬ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዝቅ ቢል ከገብርዬ ከፍ ቢል ከዚያ ሰውዬ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "18262", "contents": "ምዕራብ የሚለው ቃል ስም፣ የስም ገላጭ ወይም የግሥ ገላጭ ሊሆን ይችላል፣ ከአራቱ ዋና ዋና የአቅጣጫ መጠሪያዎች አንዱ ነው። ይህ አቅጣጫ ለምስራቅ ተቃራኒ ሲሆን ለሰሜን እና ለደቡብ ደግሞ ቀጤ ነክ ነው። እንደ ስምምነት ሁኖ የማንኛውም ካርታ ግራ ምዕራብ ተደርጎ ይወሰዳል።"} {"id": "21454", "contents": "የየጁ ቄስ አንደዜ ቅኔው ቢጎልበት ቀረርቶ ሞላበት የአማርኛ ምሳሌ ነው። የየጁ ቄስ አንደዜ ቅኔው ቢጎልበት ቀረርቶ ሞላበት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21532", "contents": "የፋቂ ሰነፍ አንዱን ሳይፍቅ አንዱን ይዘፍቅ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የፋቂ ሰነፍ አንዱን ሳይፍቅ አንዱን ይዘፍቅ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "8213", "contents": "1 January 62 - 26 August 62 እ.ኤ.ኣ. = 54 ዓ.ም. 27 August 62 - 31 December 62 እ.ኤ.ኣ. = 55 ዓ.ም."} {"id": "13781", "contents": "የየአማኑኤል ደክተሮች የታካሚዎቻቸውን መዳንና አለመዳን ለማወቅ ፈልገው ጥቁር ሰሌዳ ላይ የበር ምስል ሰርተው እብዶቹ እንዲገቡበት አዘዟቸው ከዛም በኋላ ሌሎቹ በሙሉ ለመግባት ቢታገሉ አንዱ ግን ተቀምጦ ሲስቅ ዶክተሮቹ ተመልክተው የዳነ መስሏቸው ምነው ብለው ቢጠይቁት ቁልፉ ያለው እኔጋ ነው ብሎ እርፍ፡፡"} {"id": "14939", "contents": "ለኔ ነግ በኔ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ነግ በኔ ወይም ዛሬ በሌሎች ላይ የምደረገው ተንኮል በኔም ላይ ይደርሳል።"} {"id": "16727", "contents": "ቆሎ ለዘር እንዶድ ለድግር አይሆንም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "16745", "contents": "በልቶ የማይበርደው የሰው ነገር የማይከብደው ሁለቱ አንድ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21599", "contents": "ያለ ፍቅር ሰላም ያለ ደመና ዝናብ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያለ ፍቅር ሰላም ያለ ደመና ዝናብ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "17369", "contents": "ተሹሞ ከመታለል ጥሎ መከብለል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "17969", "contents": "ተዳኛ ተሟግቶ ላያደማ ተዋግቶ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20519", "contents": "እዬዬ ሲደላ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው። እዬዬ ሲደላ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "2567", "contents": "«ይህ ገጽ ከእንግሊዝኛው በቀጥታ የተቀዳ ነው። ቀስ በቀስ ይተረጎማል በማለት ነው።» ዕውነተኛ ኢየሱስ ቤተ ክርስቲያን በቤጂንግ ቻይና በ1909 ዓ.ም. የተመሠረተ ነፃ ቤተ ክርስቲያን ነው። በ6 አህጉር ላይ 1.5 ሚሊዮን የሚያሕሉ ምዕመናን አሉት። ቤተ ክርስቲያኑ በቻይና የወጣ ከጰንጤ እንቅስቃሴ የተነሣ ነው። ይህ ቤተ ክርስቲያን ግን የሥላሴ ጽንሰ ሐሳብ አይቀበልምና «የኢየሱስ ስም ትምሀርት» ተከታዮች ናቸው። የዕውነተኛ ኢየሱስ ቤተ ክርስቲያን 5 አይነተኛ ትምሀርቶች እንደሚከተል ናቸው፦ «መንግሥተ ሰማያትን የመውረሳችን ዋስትና መንፈስ ቅዱስ በመቀበል ነውና እሱም ባልታወቀ ልሳናት በመናገር ይገለጻል።» መንግስተ ሰማያት የመውረሳችህን ዋና ነገር ገታ እየሱስ እንደግል አዳናችን በመቀበል ነው «የውሃ ጥምቀት ለኃጥአት ስርየት ለተሐድሶ የሆነው ቁርባን ነው። ጥምቀቱ መደረግ ያለበት በተፈጥሮ ኗሪ ውኃ ለምሳሌ እንደ ወንዝ፣ ባሕር ወይም ምንጭ ውስጥ እንዲሆን ያስፈልጋል። ከዚህ ቀድሞ የውኃ ጥምቀትና መንፈስ ቅዱስ የተቀበለው መጥምቅ በጌታ ኢየሱስ ክርስቶስ ስም ያጠምቀዋል። ተጠቃሚውም ራሱን አጎንብሶ ወደ ታች ሲመለከት በውኃ በሙሉ እንዲታጠብ ነው።» «የግሮች ማጠብ ምስጢር ሰው ከጌታ ኢየሱስ ጋር ድርሻ እንዲኖረው ያስችለዋል። ደግሞ ፍቅር፣ ቅድስና፣ ትሕትና፣ ይቅርታ እና አገልግሎት እንደሚያስፈልጉት እንደ ዘወትር ማስታሰቢያ ያገለግላል። የውኃ ጥምቀት የተቀበለ ሰው ሁሉ እግሮቹን በኢየሱስ ክርስቶስ ስም እንዲታጠብ አለበት። በሚገባበት ጊዜ እርስ በርስ መታጣጠብ ሊሠራ ይችላል።» «ቅዱስ ቁርባን የጌታ የኢየሱስ ክርስቶስ መሞት የሚያከብረው ምስጢር ነው። ዘላለማዊ ሕይወት እናገኝ ዘንድ በመጨረሻም ቀኝ እንነሣ ዘንድ፣ ከጌታችን ሥጋ ወደም ለማሳተፍ ከሱም ጋር ለመቈረብ ያስችለናል። ይኸው ቁርባን እስከሚቻል ድረስ ብዙ ጊዜ ይደረጋል። አንድ ቂጣ እና የወይን ጭማቂ ብቻ ይጠቀማል።» «የሰንበት ቀን፥ የሣምንቱ ሰባተኛ ቀን (ቅዳሜ) በእግዚአብሔር የተባረከና የተቀደሠ ቅዱስ ቀን ነው። የእግዚአብሄርን ፍጥረትና መድኃኒት ለማስታወስና በሚመጣው ሕይወት የዘላለማዊ ዕረፍት ተስፋ ከማድረግ ጋራ በጌታ ጸጋ መሠረት ይከብራል።» በኋላ በ1980ዎቹ የዕውነተኛ ኢየሱስ ቤተ ክርስቲያን 10 መሠረታዊ እምነቶች ለመሆን በነዚህ 5 ዋና ትምህርቶች ላይ ሌሎች ተጨመሩ፦ ኢየሱስ ክርስቶስ ቃል ሥጋ ሆኖ በመስቀል ላይ ስለ ኃጢአተኞች ቤዛነት የሞተው፣ በሦስተኛው ቀን ከሙታን የተነሣውና ወደ ሰማያት ያረገው ነው፤ እርሱ የሰው ልጆች ብቸኛ አዳኝና የሰማይና የምድር ፈጣሪ እንዲሁም እውነተኛ አምላክ ነው። «እየሱስ ክርስቶስ፣ ስጋ የሆነው ቃል፣ ሀጥያተኞችን ለማዳን በመስቀሉ ላይ ሞተ፣ በሶስተኛው ቀንም ተነሳ እና ወደ ሰማይ አረገ። የሰው ልጅ አዳኝ፣ የዚች ዓለምና የሰማይ ፈጣሪ፣ አንዱና ብቸኛው አምላክ እሱ ብቻ ነው።»."} {"id": "20789", "contents": "ውሀውም እንዳይደርቅ አሳውም እንዳያልቅ አድርጎ ነው እርቅ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ውሀውም እንዳይደርቅ አሳውም እንዳያልቅ አድርጎ ነው እርቅ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "19847", "contents": "ቦንጋኒ ሳንዲሌ ኩማሎ (ታኅሣሥ ፳፰ ቀን ፲፱፻፸፱ ዓ.ም. ተወለደ) ደቡብ አፍሪካዊ እግር ኳስ ተጫዋች ሲሆን ለቶተንሃም ሆትስፐር እና ደቡብ አፍሪካ በተከላካይነት ይጫወታል። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "23129", "contents": "አኖማ ማርያም ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ከአለት የተፈለፈ ቤተ ክርስቲያን ነው።"} {"id": "31325", "contents": "'ኮንጋላቅ ክኖግባ የ አየርላንድ ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "23219", "contents": "ሰኔ ፲፪ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪፻፹፪ኛው ቀን ሲሆን የፀደይ (በልግ)ወቅት ፸፯ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፹፬ ቀናት፣ በዘመነ ዮሐንስ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፹፫ ቀናት ይቀራሉ። ፲፱፻፷፭ ዓ/ም - የኬንያ፤ ኢትዮጵያ እና ሱዳን ሚኒስትሮች በናይሮቢ ከተማ የሦስት ቀን ውይይት ጀመሩ። ፲፱፻፷፮ ዓ/ም - በኢትዮጵያ አብዮት ረብሻ፣ ደብረ ዘይት ላይ ያመጹት የአየር ኃይል አባላት ለማረጋጋት ከተላከው የአየር ወለድ ሠራዊት ጋር ሲጋጩ ከሁለቱም ወገን ሰዎች ሞተዋል። (እንግሊዝኛ) P.R.O., FCO 371/1660 - ANNUAL REVIEW FOR ETHIOPIA FOR 1973 (እንግሊዝኛ) P.R.O., FCO 371/1829 - ANNUAL REVIEW FOR ETHIOPIA FOR 1974"} {"id": "23237", "contents": "አፋን ኦርማ ማ መዝገበ ቃላት የሜጫ ኦሮምኛን ቋንቋ ሰዋሰው እና ቃላት ትርጕም የሚመመረምር ጽሑፍ ሲሆን፣ የተደረሰው ከ19ኛው ክፍለዘመን አጋማሽ በፊት መሆኑ ነው (እርግጠኛው አመተ ምህረት አልተጠቀሰም)። ደራሲው ጎጃም ይኖሩ የነበሩ አቶ ሐብተ ስላሴ የተሰኙ ሰው እንደነበሩ ታሪክ አጥኝው ኮንቲ ሮሲኒ ዘግቦት ይገኛል። በዚህ መጽሐፍ ውስጥ 320 የኦሮምኛ ቃላት፣ ትርጕማቸውና እና አገባባቸው ተዘርዝረው ይገኛሉ። በተጨማሪ፣ ኮንቲ ሮሲኒ ብዙ የኦሮምኛ ቃላትን ወደ ጣሊያንኛ በመተርጎም በ1896 ይህን መጽሐፍ አሳትሞት ከታች ይገኛል። የመጽሐፉን ሙሉ ገጽ ለማንበብ ምስሉን ይጫኑ።"} {"id": "31607", "contents": "1 ሲጎ በስዊድን አፈ ታሪክ የስዊዶች ንጉሥና የሲግቱና ከተማ መሥራች ነበረ። በ1546 ዓ.ም. በኡፕሳላ ኤጲስ ቆጶስ በዮሓንስ ማግኑስ በታተመው የስዊድን ታሪክ መጽሐፍ እንደሚለው፣ ሲጎ ከኡቦ መሞት በኋላ ለ65 ዓመታት (2211-2146 ዓክልበ. ገደማ) እንደ ነገሠ ይባላል። ሲጎ በስዊዶች ላይ እየነገሠ ያህል 1 ኤሪክ ለጎታውያን መሪነት ተመረጠ። ከማግኑስ መጽሐፍ በቀር ምንም ማስረጃ ባለመኖሩ ግን የአሁኑ ታሪክ ሊቃውንት ይህን እንደ እውነት አይቀበሉም።"} {"id": "45545", "contents": "አምሣለ ጎአሉ የአማራ ክልል ዋና ከተማ በሆነችው በባህርዳር 1977 ተወለደች የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርቶን በአሣይ የህዝብ ት/ቤት በመቀጠልም በቦሌ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርትን በማጠናቀቅ የመጀመሪያ ደግሪዋን ከአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ፋካልቲ ኦፍ ሣይንስ በአርክቴክቸር ተመርቃለች፡፡ አምሣለ በ2002 ሰምንተኛዋ የሴት ፓይለት ሆና አጠናቃለች በመቀጠልም ለተከታታይ ስምንት አመታት በኢትዮጵያ አየር መንገድ አገልግሎት ……በኢትዮጵያ ታሪክ ወሰጥ የመጀመሪያዉ ሴት ካፒቴን የሚያስብላትን ማዕረግ በ2010 ከኢትዮጲያ አቪየሽን አካዳሚ አግኝታለች፣ የመጀመሪያውንም በረራ ከአዲስ አበባ በመነሳት ጎንደር ላይ በማረፍ ስራዋን በተግባር አስመስክራለች። ከአዲስ አበባ ዩንቨርስቲ የመጀመሪያ ዲግሪ በ አርክቴስቸር ፓይለት ከኢትዮጲያ አቬየሽን አካዳሚ በ2002 ካፒቴን ከኢትዮጲያ አቬሽን አካዳመ 2010 አምሳሉ ጎአሉ ባለትዳርና የሶስት ልጆች እናት ነች፡፡ ^ http://www.tadias.com/10/15/2010/Ethiopian-airlines-appoints-first-female-captain/ ^ Temsalet Book-Published By Newa"} {"id": "45641", "contents": "ቀዓት (ዕብራይስጥ፦ /ቀሃት/፤ ግሪክኛ፦ /ካዓጥ/) በመጽሐፍ ቅዱስ መሠረት የሌዊ ልጅ፣ የእንበረም አባትና የሙሴ አያት ነበር። በኦሪት ዘጸአት ፮፡፲፰ ዘንድ፣ የቀዓት ሌሎች ልጆች ይስዓር፣ ኬብሮን እና ዑዝኤል ተባሉ፤ የቀዓትም እድሜ 133 ዓመታት ደረሰ። በኦሪት ዘኊልቊ ምዕራፍ ፫ እና ፬ እንደሚለን፣ የቀዓት ትውልድ ወይም ቀዓታውያን ከሌዋውያን መካከል አንዱ ወገን ናቸው፤ የዚህም ወገን ኃላፊነት ታቦትና ቅዱስ ንዋይ ነው። በመጽሐፈ ኩፋሌ ፳፬፡፳፮ የሌዊ ሚስት ስም ሜልካ፣ «ከቃራ (ወይም በሌሎቹ ቅጂዎች ታራ) ልጆች ወገን ከሚሆን ከአራም ልጆች የተወለደች»፣ ይህችም የቀዓት እናት ነበረች። ኩፋሌ ፴፩፡፲፩ ቀዓት ከሌዊ ልጆች ጋር ወደ ግብፅ ከገቡት ሰዎች መካከል ይዘረዝራል። በተጨማሪ «የሌዊ ምስክር» የተባለው ጽሑፍ (ከ፲፪ቱ አበው ምስክሮች አንዱ) እንዲህ ይላል፦ «እንግዲህ እኔ (ሌዊ) ሚስትን ሳገባ ዕድሜዬ 28 ዓመታት ነበር፣ ስምዋም ሜልካ ነበር።... ቀዓትም በኔ 35ኛው ዓመት፣ ወደ ምሥራቅ (ግብጽን ሳይገቡ)፣ ተወለደ። በራዕይም እሱ በጉባኤው ሁሉ መካከል ከፍ ብሎ እየቆመ አየሁ። ስለዚህ ስሙን «ቀዓት» አልኩት፣ «የግርማዊነትና የትምህርት መጀመርያ» ማለት ነው።»"} {"id": "2238", "contents": "ቶክ ፒሲን (Tok Pisin) በስሜን ፓፑዋ ኒው ግኒ የሚናገር የእንግሊዝኛ ቋንቋ ዲቃላ ነው። ከእንግሊዝኛ ስዋሰው በጣም ተለውጧልና ዛሬ እንደ ራሱ ቋንቋ ይቆጠራል። የፓፑዋ ኒው ግኒ መደበኛ ቋንቋ ሆኖ በ120,000 ያሕል ተናጋሪዎችና በ4 ሚሊዮን እንደ 2ኛ ቋንቋ ይነገራል። የቶክ ፒሲን አጀማመር በፓሲፊክ ውቅያኖስ ደሴቶች ላይ የሚኖሩ የተላያዩም ልሣናት የሚችሉ ሰራተኞች አንድላይ ለአትክልት ስፍራዎች ሲሰሩ ነበር። ብዙ ጊዜ የእነዚህ ሰራተኞች የጋራ ቋንቋ ጥቂት ቀላል እንግሊዝኛ ቃሎች ብቻ ነበር። ስለዚህ አዲስ \"የቋንቋ ዲቃላ\" ተወለደ። ከእንግሊዝኛ ብቻ ሳይሆን ብዙ ቃላት የተወሰዱ ከደሴተኞቹ ቋንቋዎች፣ ከጀርመንኛ፣ ወይም ከፖርቱጊዝ ነበር። ይህ ቋንቋ \"ፕጅን\" ተብሎ አሁን ሶስት ተወላጆች አሉት፣ እነሱም ቢስላማ (በቫኑዋቱ) ፒጂን (በሰሎሞን ደሴቶች) እና ቶክ ፒሲን ይባላሉ። ቶክ ፒሲን በአንዳንድ ትምህርት ቤት የትምህርት ቋንቋ ነው። -im = የተሻጋሪ ግስ መነሻ። luk (ሉክ) - መመልከት፣ lukim (ሉኪም) - ማየት (ነገር ግን አንዳንድ ግስ ያለዚህ መነሻ ተሻጋሪ ሊሆን ይችላል፦ ካይካይ kaikai - መብላት) ባይ bai = ወደፊት ጊዜ ቢን bin = ያለፈ ጊዜ ስታፕ stap = ተራማጅ ጊዜ ኤም ባይ ካይካይ = ይበላል። ኤም ቢን ካይካይ = በላ። ኤም ካይካይ ስታፕ = እየበላ ነው። ለስም ቁጥር የለም፣ ለተውላጠ ስም ግን 3 አለ። በአንዳንድ ቀበሌኛ ደግሞ \"የሶስት ሰዎች ቁጥር\" -tripela (-ትሪፔላ) በሚለው መነሻ ይሰራል። ለቅጽል ሁሉ -pela (ፔላ) መነሻ ነው። ይህ ቁጥር አያመልክትም። ለ \"liklik\" (ሊክሊክ = ትንሽ) ግን -pela የለም። ይህ ቃል ደግሞ እንደ ተውሳከ ግሥ ሊሆን ይችላል። ባጋራፒም - መስበር ባጋራፕ - ሰባራ ካማፕ - መድረስ ኪሲም - መያዝ ማንጊ - ሰው ማንሜሪ - ሕዝብ ሜሪ - ሴት ፒኪኒኒ - ልጅ ፓፓ ጎድ - እግዚአብሔር ራውስ - መውጣት፣ ራውሲም - ማውጣት ሳቬ - ማወቅ ታሶል - ብቻ የአባታችን ጸሎት፦ Papa bilong mipela Yu stap long heven."} {"id": "48605", "contents": "ዘ በገሉዝ (እንግሊዝኛ፦ The Bugaloos) በ1962 ዓም (1970 እ.ኤ.አ.) የወጣ ምርጥ የሆነ የልጆች ተከታታይ ፊልም ነበረ። በሲድና ማርቲ ክሮፍት ተዘጋጀ።"} {"id": "3627", "contents": "ሶፊያ (София) የቡልጋሪያ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 1,088,700 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 42°40′ ሰሜን ኬክሮስ እና 23°18′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል።"} {"id": "46684", "contents": "አልቤርታ (Alberta) በካናዳ የሚገኝ ክፍላገር ነው። ዋና ከተማው ኤድመንተን ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "47674", "contents": "አቡካዶ (Persea americana) የዛፍ ዝርያና ከዚህ ዛፍ የመጣ ፍሬ ነው። የዛፉ መነሻ ከሜክሲኮ ነበር፤ ስያሜውም «አቡካዶ» (ወይም አቮካዶ ወይም ተመሳሳይ) ከናዋትል ስም «አዋካትል» ደረሰ። ፍሬውም በአበሳሰል የተወደደ ነው። የሳይንስ ሊቃውንት እንደሚገልጹ፣ እጅግ ታላላቅ አራዊት በምድር ላይ በተመላለሱበት ዘመን፣ ፍሬው እንዲመግባቸው እንደ ተደረጀ ይመስላል። ታላቁም ዘር በፋጋቸው ውስጥ ስለ ተረፈ በነርሱ አማካኝነት ዛፉ ተስፋፍቶ በድሮ ከሜክሲኮ ውጭ በሰፊ እንደ ተገኘ ይላሉ።"} {"id": "46254", "contents": "ማሪዮ (Mario)"} {"id": "8776", "contents": "የአውሮፓ ህብረት በዋነኛነት በአውሮፓ የሚገኙ የ27 አባል ሀገራት የፖለቲካ እና የኢኮኖሚ ህብረት ነው። የዩኒየኑ አጠቃላይ የቆዳ ስፋት 4,233,255.3 ኪ.ሜ. (1,634,469.0 ካሬ ማይል) እና በአጠቃላይ ወደ 447 ሚሊዮን የሚጠጋ የህዝብ ብዛት ይገመታል። በነዚያ ጉዳዮች ላይ በሁሉም አባል ሀገራት ውስጥ ተፈፃሚ በሆነ የህግ ስርዓት ደረጃውን የጠበቀ የውስጥ ነጠላ ገበያ ተቋቁሟል፣ እና ጉዳዩች ብቻ ክልሎች አንድ ሆነው ለመስራት ተስማምተዋል። የአውሮፓ ህብረት ፖሊሲዎች የሰዎችን ፣ የሸቀጦችን ፣ አገልግሎቶችን እና ካፒታልን በውስጣዊ ገበያ ውስጥ ነፃ እንቅስቃሴን ለማረጋገጥ ያለመ ነው። በፍትህ እና በቤት ጉዳዮች ላይ ህግ ማውጣት; እና በንግድ፣ በግብርና፣ በአሳ ሀብትና በክልል ልማት ላይ የጋራ ፖሊሲዎችን ማስጠበቅ። በሼንገን አካባቢ ለመጓዝ የፓስፖርት ቁጥጥሮች ተሰርዘዋል። የዩሮ ዞን እ.ኤ.አ. በ 1999 የተቋቋመ የገንዘብ ማኅበር ነው ፣ በ 2002 ሙሉ በሙሉ ይሠራል ፣ እሱ በዩሮ ምንዛሪ የሚጠቀሙ 19 የአውሮፓ ህብረት አባል አገራት። የአውሮፓ ህብረት ብዙውን ጊዜ ከፌዴሬሽንም ሆነ ከኮንፌዴሬሽን ባህሪያት ጋር (ያለ ቅድመ ሁኔታ ወይም ንፅፅር) እንደ ሱዩ ጄኔሪስ የፖለቲካ አካል ተገልጿል. ህብረቱ እና የአውሮፓ ህብረት ዜግነት የተመሰረቱት የማስተርችት ስምምነት እ.ኤ.አ. ፓሪስ እና 1957 የሮም ስምምነት. የአውሮፓ ማህበረሰቦች በመባል የሚታወቁት የመጀመሪያዎቹ አባል ሀገራት ውስጣዊ ስድስት፡ ቤልጂየም፣ ፈረንሳይ፣ ጣሊያን፣ ሉክሰምበርግ፣ ኔዘርላንድስ እና ምዕራብ ጀርመን ናቸው። ማህበረሰቦቹ እና ተተኪዎቻቸው 21 አዲስ አባል ሀገራትን በመቀላቀል እና በስልጣን ላይ ያሉ የፖሊሲ ቦታዎችን በመጨመር በትልቅነታቸው አድገዋል."} {"id": "48917", "contents": "ሰር ፍራንሲስ ድረይክ (Francis Drake 1532-1588 ዓም.) የኢንግላንድ መርከበኛ፣ የግል ቅጥረኛ ዘራፊ፣ ዠብዱኛ፣ ባርያ ነጋዴና ተጓዥ ነበረ። የፈርዲናንድ ማጄላን መርከቦች ከደረይክ በፊት አለሙን ሁሉ ዙረው ነበር። ይሁንና ማጄላን እራሱ በጉዞው ላይ ስላረፈ፣ የድረይክ ዓለም ዙሪያ ጉዞ በአንድ መሪ ሥር የነበረው መጀመርያው ጊዜ ነበረ።"} {"id": "9320", "contents": "ሱመር (አካድኛ፦ ሹመር፣ ግብጽኛ፦ ሳንጋር፣ ዕብራይስጥ፦ ሰናዖር)"} {"id": "47684", "contents": "ባሲሊካታ (ጣልኛ፦ Basilicata) የጣልያን ክፍላገር ነው። ዋና ከተማው ፖተንጻ ነው።"} {"id": "36025", "contents": "አባ ሐና ጅማ በቀዳማዊ ኃይለስላሴ ጊዜ የነበሩ ካህን እንደነበሩና በንጉሱ ተመርጠው የግል አባታቸው (የነብስ አባት) እንደነበሩ በአፈታሪክ ይነገራል፤ እኝህም ካህን በጣም የሚታወቁት በሕብረተሰቡ ዘንድ ከንጉሱ የማይለዩና ታማኝ ብለው ስለሚያምኗቸው ንጉሱ ወደከተማ በሚወጡበት በማንኛውም ጊዜ ተከትለው እንደሚወጡና በንጉሱ ትእዛዝ በመንገድ የቆሙትን ልጆች ወይንም አዛውንቶች ገንዘብ ይሰጡ ስላነበር፡ አባሐና ግምጃቤት (የገንዘብ ያዥ)በመሆን ስጡየታባሉትን ሳይሆን ከተነገራቸው በመቀነስ ማለት 10ብር ከተባሉ ግማሹን ወደኪሳቸው እንድሚያደርጉ ነገራል፡ በታሕሳስ ግርግር ማለት ጀረናል መንግስቱ ነዋይ የመንግስት ግልበጣ ባካሄደበት ጊዜ በወቅቱ የነበሩትን ሚኒስትሮችና መኳንንቶችን ሰብስቦ ሲገላቸው አባ ሐናም በዛው ወቅት ገንዘብ አጉርሶ ገደላቸው እየተባለ ይነገራል፡ በወቅቱ ከግርግሩ የተረፉት የሰራዊት አባሎች የተሰናበቱና እንኢሁም በጊዜው የተከሰተባቸው የአይምሮ ቀውስ በተመለከት በየአነስተኛ ከተሞች ተበትነው ይኖሩ ከነበሩት ከሚሰጡት ያላቸውን በስራአቱ ተጫኝነት የነበረውን ዘውዳዊ አገዛዝ እንዳሁኑ ሳይሆን በግልጽ የመናገር የማጋለጥ ሁኔታዎች ይታዩ ነበር ይህም እንድማስታውሰው ወደ ደርግ የመምጫ አካባቢ ነበር፡ ይኽም በአሁኑ ያለኛ አስተሠብና ብስለት ደረጃ ሳይሆን በወቅቱ የማላዋውጣቸው እማልረዳቸው ነበሩ ከማስታውሰው ስሙን እናት አለም እያለ የሚጠራ አንድ አውቆ አበድ በናዝሬ ከተማ የሚኖር በየመጠጥ ቤቶች ደጃፍ በመቆም የበላይ የጦር አዛዦች በሚገቡበት ጊዜ የሚገጥማቸው ፖለቲካዊ (ተቃውማዊ) መልክቶች ነበሩት፡ እነዚህም ይህን ይመስሉ ነበር.. ጀነራ ገዳይ የጦሩን መሪ ኮለኔል ገዳ ኒሻን አሳሪ መነክሴ ገዳይ ድሃን ቀባሪ አሽከር ተናጋሪ ጌታ ነገር ሰሚ እኔስ መሄዴነው ይብላኝ ለቀዋሚ ይል ነበር"} {"id": "4353", "contents": "1 January 1997 - 10 September 1997 እ.ኤ.ኣ. = 1989 ዓ.ም. 11 September 1997 - 31 December 1997 እ.ኤ.ኣ. = 1990 ዓ.ም."} {"id": "34953", "contents": "የዕውነታ ሠንጠረዥ በሥነ አምክንዮ እና ሥነ ኮምፒዩተር ጥናት ከፍተኛ ተጠቃሚነት ያለው የሒሳብ ሠንጠረዥ ነው። ተግባሩም አንድ የአምክንዮ ፈሊጥ (ሎጂካል ኤክስፕሬሽን) ይሰጥና በውስጡ አቅፎ የያዛቸው የአምክንዮ አረፍተነገሮች (ስቴትሜንትስ) ግቤት ዋጋዎች ሲቀያየሩ ሊይዟቸው ለሚችሏቸው ማናቸውም ዋጋወች የአጠቃላይ ፈሊጡ ውጤት ምን እንደሆን አንድ በአንድ ለማስላት ነው። እያንዳንዱ የሠንጠረዡ ዐምድ (ኮለምን) የአምክንዮ ፈሊጡ ግቤቶች(ኢምፑት ቫሪያብል ለምሳሌ፦ A ወይም B) ሊይዙት የሚችሉትን ማናቸውንም ዋጋ በማስፈሪያነት ሲያገለግል፣ የመጨረሻው ዐምድ ደግሞ የተፈለገው የአምክንዮ መተግበሪያ (ለምሳሌ እና፣ ወይም) በያንዳንዱ የግቤት ዋጋዎች ጥምረት አርፎ የሚያስገኘውን ውጤት መመዝገቢያነት ያገለግላል። በአንጻሩ እያንዳንዱ የሠንጠረዡ ረድፍ (ሮው)፣ ተለዋዋጭ ግቤቶቹ ሊይዙት ከሚችሏቸው የተለያዩ የዋጋ ጥምረቶች ውስጥ አንዱን ጥምረት መርጦ በዚያ ጥምረት ላይ የአምክንዮው መተግበሪያ በማረፍ የሚያስገኘውን ዋጋ ያሳያል። የዕውነታ ሠንጠረዥ በ20ኛው ክፍለ ዘመን መባቻ፣ በሉድዊግ ዋይንስታይን እንደተፈለስፈ ይታመናል። አፍራሽ አምክንዮ በአንድ የአምክንዮ ዋጋ ግቤት ላይ ሲተገበር ውጤቱ የግቤቱ ተቃራኒ ይሆናል። ለምሳሌ ግቤቱ እውነት (1) ከሆነ፣ በአፍራሽ አምክንዮ ውጤቱ ውሸት (1) ይሆናል ማለት ነው። ውሸት (0) ከሆነ በተቃራኒው ውጤቱ እውነት(1) ይሆናል ማለት ነው። የአፍራሽ አመክንዮ በምልክት ሲጻፍ NOT p (ወይንም ¬p, Np, Fpq, ወይም ~p) ሲሆን የዕውነታ ሰንጠረዡ ይህን ይመስላል: እዚህ ላይ 1 = እውነትን ሲዎክል፣ 0 = ውሸትን ይወክላል። ሁለትዮሽ የአምከንዮ መተግበሪያዎች ሁለት የአምክንዮ አረፍተነገሮችን ወስድው በማጣመር ውጤት የሚሰጡ ናቸው። ከነዚህ ውስጥ እና (ኤንድ)፣ ወይንም (ኦር)፣ ኢእና(ናንድ)፣ ኢወይንም(ኖር)፣ ወይ (ኤግዞር)..."} {"id": "48444", "contents": "አምደስጌ (Chordata) በሥነ ሕይወት ጥናት ውስጥ ባለ አከርካሪ የሆነ እንስሳ ሁሉ - ዓሳ፣ አምፊናል፣ ተሳቢ እንስሳ፣ አዕዋፍና ጡት አጥቢ - ያጠቀለለው የእንስሳ ክፍለስፍን ነው። ከባለ አከርካሪ ጭምር፣ አንዳንድ ሙሉ አከርካሪ የሌላቸው የባሕር እንስሳት ደግሞ በአምደስጌ ውስጥ ናቸው። ለምሳሌ የባሕር ፍንጣቂ የተባለው እንስሳ ደንደስ ባይኖረውም ሰረሰር ወይም አምደ ስጌ አለው። (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "34125", "contents": "ታኅሣሥ ፲፭ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻፭ኛው እና የመፀው ወቅት ፹ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፪፻፷፩ ቀናት በ ዘመነ ዮሐንስ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፪፻፷ ቀናት ይቀራሉ። ፲፰፻፺፭ ዓ/ም - የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት መንግሥት የምድር ባቡር ኩባንያ (በኋላ የኢትዮጵያ-ፈረንሳይ የምድር ባቡር ኩባንያ) የሐዲድ ግንባታ በዚህ ዕለት አዲስ በተመሰረተችው ድሬዳዋ ከተማ ደረሰ። ፲፱፻፷፯ ዓ/ም - በኢትዮጵያ ታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ ዓብያት እስላማዊ በዓላት በመላ አገሪቱ እንዲከበሩ በተላለፈው ድንጋጌ መሠረት በዛሬው ዕለት የኢድ አል አደሀ (አረፋ) በዓል ተከበረ። {{en]] P.R.O., FCO 371/1829 - ANNUAL REVIEW FOR ETHIOPIA FOR 1974"} {"id": "36171", "contents": "ሙሉ ስማቸው፤ ዓሊ ዕብን አብዱላህ ዓል-ዱሂ ሱሃ (በሱማልኛ፡- ኑር ዒብን-ሙጃሂድ. በአረብኛ፦نور بن مجاهد‎) ፤ የሞቱት እ.አ.አ. 1567፣ ትርጉሙም በአጭሩ፦ ብርሃን ማለት ነው። ከ ሱማሌ ዳሮድ ጎሳ ቅርንጫፍ ከሆነው የማረሃን ክፍል፣ ንዑስ ክፍል አህል-ሱሃውያን የተወለዱ ሲሆን በ16ኛው ክፍለ ዘመን የሐረር ዓሚር ነበሩ። የአህመድ ዒብን-አልጋዚ (ግራኝ አህመድ፣ አህመድ ጉሬይ) ሚሽት የነበረችውን ባቲ ዲል-ወንብራ አግብተውና ወራሽ ሆነው የሙስሊሙን ሕብረተሰብ በመምራት ከክርስትያኑ የኢትዮጵያ ተቀናቃኝ ኃይል ጋር የነበረውን ጦርነት መርተዋል። ታሪካቸው በኃይማኖት መሪነታቸው ሚና የተነሳ፣ ዓሚር ኑር \"ሳሂብ አል-ፋትህ አት-ታኒ\" ወይም \"የሁለተኛው ወረራ መሪ\" የሚል ስም ተሰጥቷቸዋል። የ እስላሙን ጦር ይመሩ የነበሩት ኢማም አህመድ በ1943 በጦርነት ሲገደሉ፡ የሙስሊሙ ኃይል ውስጥ መደናገጥ ፈጥሮ ወደ ሐረር እንዲያፈገፍግ ተገደደ። ኑር የኢማሙን ምሽት ባቲ ድል-ውንብራን በማግባት የከተማዋን የመሪነት ሚና ተረክበው በ1550 ቱ ወረራ የተጎዳችዉን የሐረር ከተማ መልሰው አፀኑ። ከ1550-51 ባለው ጊዘ ውስጥ የዓሚርነትን ማዕረግ ከተቀዳጁ በኋላም ትኩረታቸውን የተበታተነውን ሠራዊት መልሶ ስር ዓት በማስያዝና በከተማዋም ዙርያ የግንብ አጥር በማሰራቱ ላይ አደረጉ። በ 1554-55 ዓሚር ኑር በጅሃድ ወደ ባሌ ቆላማ አካባቢዎችና ወደ ሃድያ አገሮች ዘመቱ። በ 1559 ፈጠጋርን ወረሩ፤ እዚያም ከ ኢትዮጵያው ንጉስ ዓጼ ገላውዴዎስ ጋር ጦርነት ገጥመው በውጊያዉም ዓጼዉን ገደሉ። በመቀጠልም ለሚቀጥሉት 12 ዓመታት ወደ ም ዕራቡ ክፍል እስከ ጊቤ ድረስ ከዘለቁ በኋላ እንደ አፈ-ታሪኩ ዘገባ \"ከፋ\"!"} {"id": "1989", "contents": "የመሬት ጥናት ወይም ጂዮሎጂ (ከግሪክ γη- ጌ፣ ምድር እና λογος ሎጎስ፣ ቃል፥ ጥናት) ስሙ እንደሚያመለክተው የመሬትን አሠራር፣ ተፈጥሯዊ ሁኔታዎችን እና ታሪክ ያጠናል። ይህ ጥናት የመሬትን ውስጣዊ አሰራር አንድንገነዘብ በጣም ከፍተኛ አስተዋጾ ያደርጋል። ይህ ሙያ የተፈጥሮ ሐብቶችም የሚገኙበትን ቦታ እንድናውቅ ይረዳናል። በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ Category:Geology የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ። (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "12482", "contents": "ኢንዲየም (Indium) የንጥረ ነገሮች ሠንጠረዥ ውስጥ ኬሚካዊ ውክሉ In ነው። አቶማዊ ቁጥሩም 49 ነው። የጥንተ፡ንጥር ጥናት (ኬሚስትሪ) በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ ኢዲየም የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ። (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "32412", "contents": "ናፖሌዎን ቦናፓርት (ፈረንሳይኛ፦ Napoléon Bonaparte) 1761-1813 ዓ.ም. በፈረንሳያዊ አብዮት መጨረሻ አለቃና መሪ ነበሩ። ከ1796 እስከ 1807 ዓ.ም. ድረስ 1 ናፖሌዎን ተብለው የፈረንሳይ ንጉሠ ነገሥት ነበሩ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "44692", "contents": "አትሌቲኮ ማድሪድ (እስፓንኛ፦ Club Atlético de Madrid, SAD) በማድሪድ፣ እስፓንያ የሚገኝ የእግር ኳስ ክለብ ሲሆን በላ ሊጋ ውስጥ ይጫወታል። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "15703", "contents": ""} {"id": "30817", "contents": "ተንጋሎ ቢተፉ ተመልሶ ታፉ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ተንጋሎ ቢተፉ ተመልሶ ታፉ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ይግብርግብር ዉጣ ስራ ለራስ ጣጣ"} {"id": "30841", "contents": "ዘሆን የዋለችበትን ትመስላለች የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዘሆን የዋለችበትን ትመስላለች የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "3912", "contents": "ፊንላንድ በሰሜን አውሮፓ የምትገኝ ሀገር ናት ፡፡ ጎረቤቶ ስዊድን ፣ ኖርዌይ እና ሩሲያ ይገኙበታል ፡፡ ከ 5 ሚሊዮን በላይ ሰዎች በፊንላንድ ይኖራሉ ፡፡ ዋና ከተማዋ ሄልሲንኪ ነው ፡፡ ሌሎች ትልልቅ ከተሞችም ታምፔር እና ቱርኩ ይገኙበታል ፡፡ በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ ፊንላንድ የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "38132", "contents": "ሎስ አንጀለስ (US: /lɔːs ˈændʒələs/ (የድምጽ ተናጋሪ iconlisten); ህግ AN-jəl-əs; [a] ስፓኒሽ: ሎስ አንጀለስ፣ የተነገረው [los ˈaŋxeles]፣ lit. 'The Angels')፣ ብዙ ጊዜ በመጀመሪያዎቹ ፊደላት ይጠቀሳል። LA, በካሊፎርኒያ ውስጥ ትልቁ ከተማ ነው. እ.ኤ.አ. በ 2020 3,898,747 ህዝብ ያላት ፣ በዩናይትድ ስቴትስ ውስጥ ከኒው ዮርክ ከተማ በመቀጠል ሁለተኛዋ ትልቅ ከተማ ነች። ሎስ አንጀለስ በሜዲትራኒያን የአየር ንብረት፣ በጎሳ እና በባህል ልዩነት፣ በሆሊውድ ፊልም ኢንዱስትሪ እና በተንሰራፋው የሜትሮፖሊታን አካባቢ ትታወቃለች። የሎስ አንጀለስ ከተማ በደቡብ ካሊፎርኒያ ውስጥ ከፓስፊክ ውቅያኖስ አጠገብ ባለው ተፋሰስ ውስጥ ትገኛለች እና በሳንታ ሞኒካ ተራሮች እና ወደ ሳን ፈርናንዶ ሸለቆ ይዘልቃል፣ በድምሩ 469 ካሬ ማይል (1,210 ኪ.ሜ.2) ይሸፍናል። በ2020 ከ10 ሚሊዮን በላይ ነዋሪዎች ያሉት በዩናይትድ ስቴትስ ውስጥ በጣም በሕዝብ ብዛት ያለው የሎስ አንጀለስ ካውንቲ መቀመጫ ነው። የቹማሽ እና የቶንግቫ ተወላጆች መኖሪያ፣ ሎስ አንጀለስ የሆነው አካባቢ በጁዋን ሮድሪጌዝ ካቢሪሎ ለስፔን በ1542 የይገባኛል ጥያቄ ቀርቦለት ነበር። ከተማዋ የተመሰረተችው በሴፕቴምበር 4, 1781 በስፔን ገዥ ፌሊፔ ዴ ኔቭ በያንጋ መንደር ነው። በ1821 የሜክሲኮ የነጻነት ጦርነትን ተከትሎ የሜክሲኮ አካል ሆነ። እ.ኤ.አ. በ 1848 ፣ በሜክሲኮ-አሜሪካ ጦርነት መጨረሻ ፣ ሎስ አንጀለስ እና የተቀረው የካሊፎርኒያ ክፍል እንደ የጓዳሉፔ ሂዳልጎ ስምምነት አካል ተገዙ እና በዚህም የዩናይትድ ስቴትስ አካል ሆነዋል። ሎስ አንጀለስ እንደ ማዘጋጃ ቤት በኤፕሪል 4፣ 1850፣ ካሊፎርኒያ ግዛት ከማግኘቷ ከአምስት ወራት በፊት ተቀላቀለች። በ 1890 ዎቹ ውስጥ ዘይት መገኘቱ ለከተማው ፈጣን እድገት አስገኝቷል."} {"id": "39993", "contents": "ሴሊሴስ (እስፓንኛ፦ Saelices) በእስፓንያ የሚገኝ ከተማ ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "1954", "contents": ""} {"id": "4397", "contents": "1 January 1970 - 10 September 1970 እ.ኤ.ኣ. = 1962 ዓ.ም. 11 September 1970 - 31 December 1970 እ.ኤ.ኣ. = 1963 ዓ.ም."} {"id": "46550", "contents": "ቭሮጽወፍ (ፖሎኛ፦ Wrocław) የፖላንድ ከተማ ነው። የሕዝቡ ቁጥር 635,759 ያህል ሰዎች ነው። በገላውዲዎስ በጥሊሞስ ካርታ (130-140 ዓም ግድም) «ቡዶሪጉም» የተባለ መንደር በአካባቢው ይታያል። ቭሮጽወፍ የተመሠረተው በ10ኛው ክፍለ ዘመን ዓም በገዢው ቭራቲስላቭ ስም ሲሆን፤ በመጀመርያ «ቭራቲስላቪያ» ተባለ።"} {"id": "42166", "contents": "ሦስት አጽቄ የእንስሳ መደብ (ተባይ) ሲሆን ሳይንሳዊ ስሙ በሮማይስጥ ኢንሰክታ (insecta) ይባላል። ይህ ቃል «የተከፋፈለ» ማለት ነው፣ ሰውነታቸው በሦስት አጽቆች ስለተከፋፈለ ነው።"} {"id": "42074", "contents": "ዌስት ቨርጂኒያ (West Virginia) ወይም ምዕራብ ቨርጂኒያ ከአሜሪካ 50 ክፍላገራት 1ዱ ነው።"} {"id": "42545", "contents": "ማርስበርግ (ጀርመንኛ፦ Marsberg) (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "42577", "contents": "ዳንሽዌ 丹水 (ዳን ውሃ) ወይም ዳንጅያንግ 丹江 (ዳን ወንዝ) በቻይና የሚፈስ ወንዝ ሲሆን ወደ ሃን ወንዝ ይፈሳል፤ ይህም ያንግ-ጸ ወንዝን ይመግባል።"} {"id": "42561", "contents": "ሪሙሽ ከ2064 እስከ 2056 ዓክልበ. ግድም ድረስ (ኡልትራ አጭር አቆጣጠር) የአካድ ንጉሥ ነበረ። የታላቁ ሳርጎን ልጅና ተከታይ ነበር። እናቱ ምናልባት ንግሥት ታሽሉልቱም ነበረች። የሱመር ነገሥታት ዝርዝር ቅጂዎች ለ7፥ 9 ወይም 15 ዓመታት እንደ ገዛ ቢሉንም፣ በሥነ ቅርስ ከዘመኑ የተገኙት ሰነዶች አንድ የዓመት ስም ብቻ ተገኝቷል፤ እሱም «አዳብ የጠፋበት ዓመት» ይባላል። በአባቱ ሳርጎን መሞት ሪሙሽ ንጉሥ በሆነበት ወቅት ሳርጎን አሸንፎ የገዛቸው አገራት ሁሉ በአመጽ ተነሡ። ሪሙሽ የኡር ገዥ ካኩ፣ የላጋሽ ገዥ ኪቱሺድ፣ የካዛሉ ገዥ አሻረድ፣ የአዳብ ገዥ መስኪጋላ፣ የዛባላም ገዥ ሉጋል-ጋልዙ ሁላቸውን በዘመቻዎች ማረካቸው፣ በነዚያ ከተሞች ብዙ ሰዎችን ገደለ። የማርሐሺ ገዢ አባልጋማሽና ሻለቃው ሲድጋው ከአዋን ገዥ ኤማህሲኒ ጋር በአመጽ ተነሥተው ከሱስንና ከአዋን መካከል በውግያ ተሸነፉ። አካዳውያን ከኤላምና ከማርሐሺ 30 ምና ወርቅ፣ 3600 ምና ብርና 300 ባርዮቭ ማረኩ። ሪሙሽ አመጸኞቹን በሱመርና በኤላም ቢያሸንፍም፣ ከሐቡር ወንዝ ስሜን ግን ሥልጣኑን ለመስፋፋት አልቻለም። በመጨረሻ በራሱ ሎሌዎች በግድያ ሞቶ ወንድሙ ማኒሽቱሹ እንደ ተከተለው ይመስላል።"} {"id": "14569", "contents": "ባቫሪያ ፣ በሙሉ ስሙ ነጻ የባቫሪያ አስተዳደር (ጀርመንኛ፦ Freistaat Bayern /ፍሪሽታት ባየርን/) ደቡብ ምስራቅ ጀርመን ውስጥ የሚገኝ ክፍለ ሃገር ነው። 70,548 ስኩየር ኪ/ሜትር ስፋት ሲኖረው፣ ከማናቸውም የጀርመን ክፍላተ ሃገሮች የበለጠ የቆዳ ስፋት አለው። ይህ ግዛት የጀርመንን አጠቃላይ ስፋት አንድ አምስተኛ (20%) ይሸፍናል። ከኖርስ ራይን ዌስትፋሊያ ክፍለሃገር ቀጥሎ ባቫሪያ ብዙውን የጀርመን ህዝብ ይይዛል። (12.5 ሚሊየን)። ሙኒክ የባቫሪያ ዋና ከተማ ነው።"} {"id": "47488", "contents": "ጄምስ ማክስወል (እንግሊዝኛ፦ James Maxwell 1823-1872 ዓም) የስኮትላንድ ፊዚሲስትና ሥነ ቁጥር ተመራማሪ ነበሩ። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "6878", "contents": "1 January 735 - 2 September 735 እ.ኤ.ኣ. = 727 ዓ.ም. 3 September 735 - 31 December 735 እ.ኤ.ኣ. = 728 ዓ.ም."} {"id": "1682", "contents": "መስከረም ፩ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ የመጀመሪያው ዕለት ነው። በመሆኑም ቀኑ የኢትዮጵያ አዲስ ዓመት በዓል ወይም ዕንቁጣጣሽ በመባል ይታወቃል። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በዘመነ ሉቃስ ፫፻፷፭ ዕለታት ሲቀሩ፤ በዘመነ ዮሐንስ፤ ማቴዎስ፤ እና ማርቆስ ደግሞ ፫፻፷፬ ቀናት ይቀራሉ። ፲፭፻፯ ዓ/ም - የፖሎኝ ሠራዊት በኦርሻ ውግያ በሩስያ ላይ አሸነፈ። ፲፮፻፺፮ ዓ/ም - በጎንደር ትልቅ አውሎ ነፋስ ተነስቶ ብዙ የሕዝብ እና የንጉሥ ቤቶችን ሲያወድም፣ የሸዋው ታላቅ መኮንን አቤቶ ወልደ ብርሃን እና ፵ ሰዎች ሞተዋል። ፲፰፻፮ ዓ/ም - የአሜሪካ መርከቦች በኤሪ ሐይቅ በእንግሊዝ አሸነፉ። ፲፰፻፺ ዓ/ም - በላቲመር ፔንሲልቬኒያ ፖሊሶች 19 የማዕደን ሰራተኞች በእልቂት ገደሉ። ፲፱፻፲፭ዓ/ም - የእንግሊዝ አስተዳደር በፍልስጤም ጀመረ። ፲፱፻፴፮ ዓ/ም - የጀርመን ሃያላት ሙሶሊኒን ከእስር በት እንዲያመልጥ ነጻ አወጡት። ፲፱፻፹፪ ዓ/ም - የብረት መጋረጃ በኰሙኒስት ሃንጋሪና በኦስትሪያ መሃል ተከፍቶ ወዲያው ብዙ ሺህ የቀድሞው የምሥራቅ ጀርመን ዜጋዎች ወደ ምዕራብ ፈለሱ። ፲፱፻፺፬ ዓ/ም - አራት አውሮፕላኖች በአረብ ተዋጊዎች ተሰርቀው በአለም ንግድ ሕንጻና በፔንታጎን ተጋጭተው 3000 ያህል ሰዎች ተገደሉ።"} {"id": "8312", "contents": "1 January 13 - 26 August 13 እ.ኤ.ኣ. = 5 ዓ.ም. 27 August 13 - 31 December 13 እ.ኤ.ኣ. = 6 ዓ.ም."} {"id": "6998", "contents": "1 January 675 - 1 September 675 እ.ኤ.ኣ. = 667 ዓ.ም. 2 September 675 - 31 December 675 እ.ኤ.ኣ. = 668 ዓ.ም."} {"id": "2444", "contents": "ናውሩኛ (Dorerin Naoero) ናውሩ በተባለው ደሴት አገር በፓሲፊክ ውቅያኖስ የሚናገር ቋንቋ ነው። የተናጋሪዎቹ ብዛት 7000 ሰዎች ይህም የደሴቲቱ ግማሽ እንደሚሆን ይገመታል። ከነዚህ ውስጥ ሁላቸው እንግሊዝኛ ደግሞ ይችላሉ። የናውሩኛ ውክፔዲያ አለ!"} {"id": "12374", "contents": "ጃፓንኛ (ጃፓንኛ፦ 日本語, にほんご)  በአለም ላይ ከ130 ሚሊዮን በላይ ተናጋሪ ያለው ቋንቋ ነው። የጃፖኒክ የቋንቋ ቤተሰብ አባል ነው። በተናጋሪ ብዛት ከአለም ቋንቋዎች ዘጠንኛ ደረጃን ይይዛል። በፓላው እና በጃፓን የስራ ቋንቋ ወይም ብሔራዊ ቋንቋ ነው። ጃፓንኛ ሷዴሽ ዝርዝር (ይህ ቋንቋ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "12500", "contents": "ኒዮን (Neon) የንጥረ ነገሮች ሠንጠረዥ ውስጥ ኬሚካዊ ውክሉ Ne ነው። አቶማዊ ቁጥሩም 10 ነው። የጥንተ፡ንጥር ጥናት (ኬሚስትሪ) በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ ኒዮን የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ። (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "12524", "contents": "ራዶን የንጥረ ነገሮች ሠንጠረዥ ውስጥ ኬሚካዊ ውክሉ Rn ነው። አቶማዊ ቁጥሩም 86 ነው። የጥንተ፡ንጥር ጥናት (ኬሚስትሪ)"} {"id": "12530", "contents": "ሩተርፎርዲየም (Rutherfordium) የንጥረ ነገሮች ሠንጠረዥ ውስጥ ኬሚካዊ ውክሉ Rf ነው። አቶማዊ ቁጥሩም 104 ነው። የጥንተ፡ንጥር ጥናት (ኬሚስትሪ) በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ ሩተርፎርዲየም የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ። (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "2750", "contents": "ብሄራዊ አርማ በመጀመርያ በጋሻ ላይ የተሳለ ምልክት ነበር። ዛሬ አብዛኛው አገር ወይም መንግሥት የራሱን ብሄራዊ አርማ አለው።"} {"id": "2768", "contents": "1 January 1889 - 9 September 1889 እ.ኤ.ኣ. = 1881 አ.ም. 10 September 1889 - 31 December 1889 እ.ኤ.ኣ. = 1882 አ.ም."} {"id": "2774", "contents": "1893 አመተ ምኅረት መስከረም 3 - በፊሊፒንስ ጦርነት የፊሊፒንስ ተዋጊዎች በአሜሪካ ሠራዊት ላይ በፑላንግ ሉፓ ውግያ ድል አደረጉ። ጳጉሜ 1 - ሌኦን ቾልጎሽ የተባለ ወንበዴ የአሜሪካ ፕሬዚዳንት መኪንሊ ተኩሶ ገደለው። ፈረንሳይ ቅኝ አገር በኮት ዲቯር አደረጉት። እስከ ታኅሣሥ 22 ቀን 1893 ድረስ = 1900 እ.ኤ.አ. ከታኅሣሥ 23 ቀን 1893 ጀምሮ = 1901 እ.ኤ.አ."} {"id": "2780", "contents": "1947 አመተ ምኅረት ሐምሌ 20 - የኦስትሪያ መንግሥት ውል ተግባራዊ በመሆን ሉአላዊ ሃገር ሆነች። ጳጉሜ 1 - በኢስታንቡል ቱርክ በኖረበት በግሪክ ህብረተሰብ ላይ እልቂት ተደረገ። ሚያዝያ 30 - መለስ ዜናዊ"} {"id": "14756", "contents": "ለሆዳም በቅሎ ጭድ ያዝለታል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "15950", "contents": "ሴት ካልወለደች ቋንጣ አትጠብስም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "16052", "contents": "ሹም ያዛል ቄስ ይናዝዛል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የስራቸውን ጸባይ የሚያሳይ።"} {"id": "3518", "contents": "ሐምሌ 25 ቀን: ፲፱፻፶፪ ዓ/ም - የቀድሞዋ ዳሆሚ (አሁን ቤኒን) ከፈረንሳይ ቅኝ ግዛትነት ነፃነቷን አወጀች። ሂዩበርት ሜጋ የአገሪቱ የመጀመሪያው ፕሬዚደንት ሆኑ። 1997 - የሳዑዲ አረቢያ ንጉሥ ፋህድ"} {"id": "3536", "contents": "ቢሾፍቱ ወይም ደብረ ዘይት በኢትዮጵያ የኦሮሚያ ክልል ከተማ ሲሆን በምስራቅ ሸዋ ዞንና በአድአ ጨዘላ ወረዳ ይገኛል። በ1998 ማዕከላዊ የስታትስቲክስ ባለስልጣን እንደተመነው የ131,159 ሰው መኖሪያ ሲሆን ከነሱም 64,642 ወንዶችና 66,517 ሴቶች ይገኙበታል። በሌላ ገለልተኛ ትምና ደግሞ የ104,537 ሰው መኖሪያ ተደርጎ ተገምቷል። የከተማው አቀማመጥ በ8°45′ ሰሜን ኬክሮስ እና 38°59′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ነው። ^ ማዕከላዊ የስታትስቲክስ ባለስልጣን, population.pdf ^ Butler, Rhett A., 2005 population estimates for cities in Ethiopia"} {"id": "13058", "contents": "ፌብሩዋሪ (እንግሊዝኛ: February) በጎርጎርያን ካሌንዳር ውስጥ ሁለተኛው ወር ነው። በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር ይህ ወር የጥር መጨረቫና የየካቲት መጀመርያ ነው።"} {"id": "13730", "contents": "ገብተሽ አልቀሽ (15)አንድ ቀን ከወዳጃቸው ዘንድ ድግስ ተጠርተው ሄደው እዚያ ውለው ወደ ቤታቸው ሲመጡ አሽከራቸው በር ሲከፍት አስቀደመው አለቃ ገብተው የባለቤታቸውን መግባት ሲጠባበቁ ትንሽ ዘግየት ስላሉ «እባክሽ ገብተሽ ገብተሽ አልቀሽ እንደሆን በሬን ልዝጋበት» አሉ። የቁመታቸውን መርዘም መናገራቸው ነው።"} {"id": "16634", "contents": "መዶሻ ለግንባታ ስራ የሚያገለግል መሳሪያ ነው። ይህ መሳሪያ አንድን አካል በተለይ ሚስማሮችን ወደሌላ አካል ለማስመጥ ወይንም ለመምታት ያገለግላል። ተጨማሪ ይዩ መዶሻ"} {"id": "14198", "contents": "ጥር ፫ ቀን፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻፳፫ተኛው ዕለት እና የበጋ ወቅት ፰ተኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በዘመነ ዮሐንስ ፪፻፵፫ ዕለታት ሲቀሩ፤ በዘመነ ማቴዎስ፤ ማርቆስ እና ሉቃስ ደግሞ ፪፻፵፪ ዕለታት ይቀራሉ። ፲፰፻፺፫ ዓ/ም - የጎጃም ንጉሥ ተክለ ሃይማኖት አርፈው በደብረ ማርቆስ ተቀበሩ። መርስዔ ኀዘን ወልደ ቂርቆስ፤ ዕለታዊ የታሪክ ድርጊት -'የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን የመጀመሪያው ፓትረያርክ' (፲፱፻፶፩ ዓ/ም) ሪፖርተር፣ ኪንና ባህል - “ሳምንቱ በታሪክ”"} {"id": "14288", "contents": "ሁለተኛ ግፌ ጫንቃዬን ተገርፌ ልብሴን መገፈፌ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሁለተኛ ግፌ ጫንቃዬን ተገርፌ ልብሴን መገፈፌ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የግፍ ላይ ግፍ፣ በእንቅርት ላይ ጆሮ ደግፍ ።"} {"id": "16904", "contents": "ባል በጋብቻ ሥርዓት ውስጥ ለሴቷ ወይም ሚስት ተጣማሪ የሆነው ወንድ መጠሪያ ነው። ይህ ወንድ በስርዓቱ ውስጥ ያለው መብት እንደ ባህሉ ይለዋወጣል እንደ ጊዜውም ተለዋውጧል።"} {"id": "14432", "contents": "ሁሉም አካል ነው ግን እንደአይን አይሆንም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሁሉም አካል ነው ግን እንደአይን አይሆንም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ለየት ያለ ጠቃሚነትን/ፍቅርን የሚያሳይ ነው።"} {"id": "14552", "contents": "ጥርስና ከንፈር ሲደጋገፍ ያምር የአማርኛ ምሳሌ ነው። ጥርስና ከንፈር ሲደጋገፍ ያምር የአማርኛ ምሳሌ ነው። አንድ ላይ ተስማምቶ የመኖርን/መስራትን ሁኔታ የሚደግፍ ተረትና ምሳሌ"} {"id": "14570", "contents": "ጸሀይ ሳለ ሩጥ አባት ሳለ አጊጥ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ጸሀይ ሳለ ሩጥ አባት ሳለ አጊጥ የአማርኛ ምሳሌ ነው። በተገኘው እድል ተጠቀም"} {"id": "18752", "contents": "ጄምስ ሳሊስ (ትውልድ 1944 እ.አ.አ.) ታዋቂ አሜሪካዊ ደራሲ ነው። በዋናነት እንግሊዝኛ: Long-Legged Fly በተሰኘው ስራው ይታወቃል። ‎የአሜሪካዊ ደራሲያን ዝርዝር (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "20450", "contents": "እኩሉ በዶሮ እኩሉ በሽሮ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "17168", "contents": "ማስታወሻ ለIE Explorer ተጠቃሚዎች፦ ፎንቱን ትልቅ ለማድረግ፣ በብራውዘርዎ 'View' ሜንዩ Text size -> larger በመጫን ይቻላል |(/b> በዚሁ ዘዴ ቁጥር ለመጻፍ «shift» + «~» («`») አንድላይ፣ ከዚያም ቁጥሩን በመጫን Ăè"} {"id": "20564", "contents": "እጅና ጭራ አፍና እንጀራ የአማርኛ ምሳሌ ነው። እጅና ጭራ አፍና እንጀራ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "19400", "contents": "ከምባትኛ በኢትዮጵያ የሚነገር ኩሺቲክ ተብሎ በሚታወቀው የቋንቋ መደብ የአፍሮ-እስያ ቤተሰብ የሚካለል ቋንቋ ነው።"} {"id": "20642", "contents": "ከመሞት መሰንበት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ከመሞት መሰንበት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20660", "contents": "ከሰጠሽ ስጪኝ ካልፈለግሽ ፈግጪው ተቀምጠሽበት ከምትደፈጥጪው የአማርኛ ምሳሌ ነው። ከሰጠሽ ስጪኝ ካልፈለግሽ ፈግጪው ተቀምጠሽበት ከምትደፈጥጪው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21698", "contents": "ያመሰገኗት ቅል ባፏ ታፈሳለች የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያመሰገኗት ቅል ባፏ ታፈሳለች የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "17666", "contents": "ጥር ፱ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻፳፱ ኛው እና የወርኃ በጋ ፲፬ኛው ዕለት ነው። ከዚህ ቀን በኋላ እስከ ዓመቱ መባቻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፪፻፴፯ ቀናት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ፤ ዘመነ ማቴዎስ እናዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፪፻፴፮ ቀናት ይቀራሉ። ፲፱፻፳፰ ዓ/ም - የፋሺስት ኢጣሊያ የጦር አውሮፕላኖች ኮረምን በቦምብ ደበደቡ። ፲፱፻፷፭ ዓ/ም - የፈረንሳይ ፕሬዚዳንት ዦርዥ ፖምፒዱ፣ በቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ግብዣ ኢትዮጵያን ለሦስት ቀናት ለመጎብኘት አዲስ አበባ ገቡ። ፲፱፻፹፱ ዓ/ም - የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት መንግሥት አልጋ ወራሽ የነበሩት መርድ አዝማች አስፋ ወሰን ኃይለ ሥላሴ በተወለዱ በ፹፩ ዓመታቸው በዩናይትድ ስቴትስ አረፉ። አልጋ ወራሹ የአንድ ወንድ እና የሦስት ሴት ልጆች አባት ነበሩ። የቀብራቸው ሥነ ሥርዓት አዲስ አበባ በመንበረ ጸባኦት ቅድስት ሥላሴ ቤተክርስቲያን ተፈፅሟል።"} {"id": "9290", "contents": "ብር = Ag የጥንተ፡ንጥር ጥናት (ኬሚስትሪ) ብር (ገንዘብ)"} {"id": "17768", "contents": "የአለም ሀገራት ባንዲራዎች ከዚህ እንደሚከተለው ናቸው።  ሀንጋሪ  ሃይቲ  ህንድ  ሆንዱራስ  ሆንግ ኮንግ  ሉክሰምበርግ  ሊቢያ  ሊባኖን  ላቲቪያ  ላውስ  ላይቤሪያ  ሌሶቶ  ማሊ  ማላዊ  ማሌዥያ  ማዳጋስካር  ሜክሲኮ  ሞሪሽየስ  ሞሪታንያ  ሞሮኮ  ሞንጎልያ  ሞናኮ  ሞዛምቢክ  ሩሲያ  ሩዋንዳ  ሮማንያ  ሰሜን ኮሪያ  ሱዳን  ሲንጋፖር  ሳሞዓ  ሳዑዲ አረቢያ  ሳን ማሪኖ  ሴኔጋል  ስሎቪኒያ  ስሎቫኪያ  ስኮትላንድ  ስዊዘርላንድ  ስዊድን  ሶማሊያ  ሶቪዬት ሕብረት  ቡልጋሪያ  ባሃማስ  ባርቤዶስ  ባንግላዴሽ  ቤላሩስ  ቤልጅግ  ቤኒን  ብሪታንያ  ብራዚል  ቦትስዋና  ቬት ናም  ቬኔዝዌላ  ቱርክ  ቱርክመኒስታን  ቱኒዚያ  ታይላንድ  ታይዋን  ቶጎ  ቻይና  ቻድ  ቼኮስሎቫኪያ  ኒው ዚላንድ  ኒጄር  ናይጄሪያ  ኔዘርላንድስ  ኖርዌይ  አሜሪካ  አርጀንቲና  አንጎላ  አውስትሪያ  አውስትሪያ ሀንጋሪ  አውስትራሊያ  አውስትራሊያ  አየርላንድ  አፍጋኒስታን  ኡዝቤኪስታን  ኢራቅ  ኢራን  ኢትዮጵያ  ኤርትራ  እስፓኝ  እንግሊዝ  ኩባ  ኩዌት  ካሜሩን  ካናዳ  ካዛክስታን  ኬንያ  ካቦ ቨርዴ  ኪርጊዝስታን  ክሮኤሺያ  ኮሎምቢያ  ኮት ዲቯር  ኪሪባስ  ዚምባብዌ  ዛምቢያ  የሞንቴኔግሮ መንግሥት  የሰርቢያ መንግሥት  የኢትዮጵያ መንግሥት  የኦቶማን መንግሥት  የኮሪያ ሪፐብሊክ  የደቡብ አፍሪካ ሕብረት  የጀርመን መንግሥት  የጃፓን መንግሥት  የግሪክ መንግሥት  ዩጋንዳ  ደቡብ አፍሪካ  ደቡብ ኮሪያ  ዴንማርክ  ጀርመን  ጃማይካ  ጃፓን  ጅቡቲ  ጆርዳን  ጊኔ  ጊኔ-ቢሳው  ጋምቢያ  ጋና  ግሪክ  ግብፅ  ጓተማላ  ፈረንሣይ  ፊሊፒንስ  ጣልያን  ፓራጓይ  ፓኪስታን  ፕወርቶ ሪኮ  ፖርቱጋል  ፖላንድ  ፐላው (ይህ ባንዲራዎች ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "20840", "contents": "ዘምቶ ያረጀ በልቶ ያፈጀ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዘምቶ ያረጀ በልቶ ያፈጀ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22076", "contents": "ድሀ በህልሙ ቅቤ ባይጠጣ ኖሮ እከክ በወረሰው የአማርኛ ምሳሌ ነው። ድሀ በህልሙ ቅቤ ባይጠጣ ኖሮ እከክ በወረሰው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "18014", "contents": "በካልኩለስ ትምህርት፣ ውድድር ማለት አንድ አስረካቢ ግቤቱ ሲቀየር ውጤቱ የሚቀየርበት የመቅጽበት ውድር መጠን ነው። በሌላ አነጋገር፣ ውድድር ማለት አንድ መጠን በሌላ መጠን መቀየር ምክንያት የሚያሳየውን እድገት ወይም ክስመት መለኪያ ዘዴ ነው። ለምሳሌ የአንድ እቃን የአቀማመጥ ውድድር ከጊዜ አንጻር አገኘን ስንል፣ ያ እቃ በእያንዳንዷ ቅጽበት ያለውን ፍጥነት አገኘን እንደማለት ነው። የአንድ ፈንክሽን ግራፍ ውድድር በእያንዳንዷ ነጥብ ላይ ሲሰላ፣ በዚያ ነጥብ ላይ ለዚያ አስረካቢ በጣም ቀራቢ የሆነውን ቀጥተኛ መስመር ከማግኘት ጋር ምንም ለውጥ የለውም። የውኑ ቁጥር ዋጋቸው ለሆኑ አስረካቢዎች፣ በአንድ ነጥብ ላይ ያላቸው ውድድር፣ በዚያ ነጥብ ላይ ከሚያልፍ ታካኪ መስመር ኩርባ ጋር እኩል ነው። ብዙ ቅጥ ባላቸው ኅዋወች ለሚኖሩ ፈንክሽኖች፣ በአንድ ነጥብ ላይ ያለ የአንድ ፈንክሽን ውድድር በዚያ ነጥብ ላይ ካለ ሊኒያር ውድድር ጋር እኩል ነው ። ሥነ ውድድር የአንድን ፈንክሽኝ ውድድር የምናገኝበት ሂደት ነው። የዚህ ሂደት ተገልባጭ ኢውድድር ይባላል። መሠረታዊው የካልኩለስ እርግጥ እንደሚያስረዳ ኢውድድር፣ ከጥረዛ ጋር ምንም ለውጥ የላቸውም። ሥነ ውድድርና ሥነ ጥረዛ ሁለቱ ዋና የካልኩለስ መሰረታዊ መተግበሪያወች ናቸው። ^ Differential calculus, as discussed in this article, is a very well-established mathematical discipline for which there are many sources. Almost all of the material in this article can be found in Apostol 1967, Apostol 1969, and Spivak 1994."} {"id": "22328", "contents": "ጋሞ የኢትዮጵያ ብሔር ነው።በዚህ ብሔር ውስጥ የጋሞ ሕዝብ ይገኛል፡፡ የጋሞ ሕዝብ በኦሟዊ የቋንቋ ቤተሰብ ሥር ከሚጠቃለሉ ቋንቋዎች አንዱ የሆነውን ጋሞኛ (Gamoththo) ይናገራል፡፡የጋሞ ህዝብ ባህሉን ያለቀቀና በሽምግልና ስርዓት ዕርቅ የሚፈፅም በስነ ልቦናው ከፍ ያለ ማህበረሰብ የሚገኝበት ህዝብ ነው።የዞኑ ማዕከል አርባ ምንጭ ስትሆን ውብና ማራኪ መስዕብ ያላት በተፈጥሮ ሀብት የታደለች ከተማ ነች።የጋሞ ማህበረሰብ በድንቅ ጥበቡ በሽመና በመላው አለም ይታወቃል። (ይህ ስለ ብሔር ወይም ሕዝብ የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "44030", "contents": "ቲሪጋን በሱመር የነገሠው የጉታውያን መጨረሻ ንጉሥ ነበር። በሱመራዊ ነገሥታት ዝርዝር መሠረት ዘመነ መንግሥቱ ለአርባ ቀናት ብቻ ነበር። በሌላ ጽላት ዘንድ የቲሪጋን ሥራዊት ወደ ሱመር ገብተው መስኖዎቹን ገደቡ፣ መንገዶቹን ዘጉ፣ ማንም ሰው ከከተማው መውጣት አልደፈረም፤ በመንገዶች ሣር በቀለ። የኡሩክ ገዢ ኡቱ-ኸጛል ኃያላት ግን አሸነፋቸው፤ ቲሪጋንም ተማረከ፤ በብረት ታሥሮ ኡቱ-ኸጋል እግሩን በአንገቱ ላይ እንዳኖረ ይላል።"} {"id": "46040", "contents": ""} {"id": "44294", "contents": "ኢዲን-ዳጋን ከ1862 እስከ 1850 ዓክልበ. ግድም ድረስ (ኡልትራ አጭር አቆጣጠር) ከኢሲን ሥርወ መንግሥት የሱመር ንጉሥ ነበር። ማዕረጉ በይፋ «የኡር፣ የሱመርና የአካድ ንጉሥ» ነበረ። የሱመር ነገሥታት ዝርዝር ኢዲን-ዳጋን ለ፳፩ ዓመታት እንደ ገዛ ሲለን፣ ፲፫ የዓመት ስሞች ብቻ ለእርሱ ይታወቃሉ። ፪ኛው ዓመት «የኢዲን-ዳጋን ሴት ልጅ ማቱምኒያቱም የአንሻንን ንጉሥ ያገባችበት ዓመት» ተባለ። ከዚህ በቀር፣ የዓመት ስሞቹ ለአረመኔ ጣኦታቱ ሥርዓት ጌጣጌጥ ወይም ሕንጻዎች ስለ መሥራቱ ናቸው እንጂ ምንም ዘመቻ ወይም ፖለቲካዊ ጉዳይ አይዘግቡም። በዚህ ዘመን አለቆቹ በቅንጦት እንደ ኖሩ ይሆናል። ኢዲን-ዳጋን ከአሞራውያን ዘር ቢሆንም አሞራውያን ሱመርን ከማስቸግር አልቀሩም። በአንድ ጽላት ቅጂ ዘንድ፣ የኢዲን-ዳጋን ሻለቃ ሲን-ኢላት ከአሞራውያን ነገድ ጋር በካኩላቱም ዙሪያ ተዋጋ። የአሞራውያን አለቃ ምናልባት ሳሚዩም ነበረ፤ ልጁም ጉንጉኑም በኋላ (1844 ዓክልበ. ግድም) በላርሳ ነጻነት አዋጀ። የኢዲን-ዳጋን ሥልጣን በኒፑር ላይ ደግሞ ለጊዜው እንደ ጠፋ ይቻላል። በኋላ ዘመን የኢሲን ንጉሥ ኤንሊል-ባኒ እንደ ዘገበው፣ ኢዲን-ዳጋን ፪ የጣኦት ሐውልቶች ሠርቶ ወደ ኒፑር ግን ሊያስገባቸው አልቻለም፤ ሐውልቶቹም እስከ ኤንሊል-ባኒ ዘመን ድረስ በኢሲን ቆዩ። እንዲሁም የኢዲን-ዳጋን ልጅና ተከታይ እሽመ-ዳጋን ኒፑርን ወደ ኢሲን ግዛት እንደ መለሠው ይባላል። ሌላ ጽላት እንደ አረምኔ እምነታቸው ንጉሥ ኢዲን-ዳጋን በሰዶማዊ ሠልፍ እንደ ታየ ይናገራል። እስከምናውቅ ድረስ ይሄ በታሪክ መጀመርያው በአንዱ መንግሥት የተደገፈው ሰዶማዊ ሠልፍ የተከሠተበት ጊዜ ይመስላል። ^ የኢዲን-ዳጋን ዓመት ስሞች ^ የላርሳ ንገሥታት pp."} {"id": "35036", "contents": "‎በሂሳባዊ አጠቃቀም የተፈጥሮ ቁጥር የሚባሉት ነገሮችን ለመቁጠር (8 ተማሪዎች አሉ።) እና ደረጃን ለመግለጽ ( ወደ አዲስ አበባ ስመጣ 4ኛ ግዜዬ ነው።) የመንጠቀመባቸው ቁጥሮች ናቸው። ድምር (+) እና ብዜት (×) በመጠቀም በተፈጥሮ ቁጥሮች ላይ የተወሰኑ ጸባዮችን ማየት ይቻላል። በድምር እና ብዜት ዝግ፡ ለማንኛውም ሁለት የተፈጥሮ ቁጥሮች መ እና ቀ ካሉን፣ መ+ቀ እና መ×ቀ ሌላ የተፈጥሮ ቁጥር ይሰጣሉ የልዩ አባል መኖር፡ ለማንኛውም የተፈጥሮ ቁጥር መ፣ መ+0=መ እና መ×1=መ በዜሮ አለመካፈል፡ ለማንኛውም ሁለት የተፈጥሮ ቁጥሮች መ እና ቀ ካሉን፣ መ×ቀ=0 ከሆነ መ=0 ወይም ቀ=0"} {"id": "44318", "contents": "የፈተና ደንጊያ የወርቅ ወይም ሌላ ውድ ብረታረት ጥረት የሚፈትን ድንጋይ መሣሪያ ነው። ወርቅ በድንጋዩ ላይ ሲፈተግ፣ በሚያስቀምጠው ምልክት ቀለም ወርቁ ጥሩ እንደ ሆነ ወይም የተደባለቀ እንደ ሆነ ማወቅ ይቻላል። ይህ ዘዴ ለሕንድ ሸለቆ ሥልጣኔ (ምናልባት 2400-1900 ዓክልበ. ያሕል) እንደ ታወቀ ከሥነ ቅርስ ታውቋል። ለረጅም ዘመን ግን ጥቅሙ ሰፊ አልሆነም። በግብጽ የፈተና ደንጊያ ከ1200 ዓክልበ. ግድም ጀምሮ ተገኝቷል። በፈረንሣይ በተገኘ ሥነ ቅርስ ሥፍራ ከ700 ዓክልበ. ግድም በዚያ እንደ ታወቀ ያስረዳል። ከዚህ በላይ የዚሁ ፈጠራ ጥቅም በዚያ ዘመን ያህል ለልድያ ሰዎች ስለ ታወቀ፣ መጀመርያ መሐለቅ በተጠራ ብረታብረት እንደ ተሠራ በማረጋገጥ አዲስ የገንዘብ ገበያ በማስገባታቸው ንግድ ለዘለቄታ ቀየሩ። የግሪክ አገር ሰዎች በቋንቋቸው «የልድያ ደንጊያ» ሲሉት ዘዴውን ከዚያ እንደ ተማሩት ያሳምናል። በሥነ ጽሑፍ የፈተና ደንጊያ መጀመርያ የሚጠቀስ በግሪኩ ጤዮግኒስ ዘመጋራ ቅኔ (550 ዓክልበ. ግድም) ሲሆን፣ በ፬ኛው ክፍለ ዘመን ዓክልበ. የሕንድ ጽሐፊ ካውጢልያ እና የግሪክ ጸሐፊ ጤዎፍራስቶስ ስለ ፈተና ደንጊያ ጥቅም በሰፊ ገለጹ። እንዲሁም ፕሊኒ (71 ዓ.ም.) ስለ ፈተና ደንጊያ ይገልጻል። Shannon Venable፣ 2011, Gold: A Cultural Encyclopedia p. 264-5. (እንግሊዝኛ)"} {"id": "46496", "contents": "ጂዮርግኛ (ქართული /ካርቱሊ/) በተለይ በጂዮርጂያ አገር የሚነገር ቋንቋ ነው።"} {"id": "46556", "contents": "ሳፖሮ (በጃፓንኛ: 札幌市) የጃፓን ከተማ ነው። በ1860 ዓም ግድም ተመሠረተ።"} {"id": "35990", "contents": "የጀርመን እግር ኳስ ማህበር (ጀርመንኛ፦ Deutscher Fußball-Bund; DFB) የጀርመን እግር ኳስ አስተዳዳሪ አካል ነው። ማህበሩ የፊፋ እና ዩኤፋ መሥራች አባል ነው። በዓለም ትልቁ የስፖርት ፌዴሬሽን ሲሆን የጀርመን ወንዶች እና ሴቶች ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድኖች እና ቡንደስሊጋን ያዘጋጃል። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "46952", "contents": "R / r በላቲን አልፋቤት አሥራ ስምንተኛው ፊደል ነው። የ«R» መነሻ ከቅድመ-ሴማዊ ጽሕፈት «ሬስ» እንደ ሆነ ይታስባል። በዚህ ጽሕፈት ፊደሉ የራስ ስዕል መስለ። ለዚህ ተመሳሳይ የግብጽ ሀይሮግሊፍ ነበር። ቅርጹ ከዚያ በፊንቄ (ከነዓን) ሰዎች ተለማ፣ ከዚህም በግሪክ አልፋቤት \"ሮ\" (Ρ ρ) ደረሰ። ከ400 ዓክልበ. ግድም ጀምሮ በአንዳንድ ምዕራባዊ ግሪክ አልፋቤት እንዲሁም በላቲን አልፋቤት ይህ ምልክት ከነጅራቱ ጋራ እንደ ዛሬው «R» ሊጻፍ ጀመረ። ስለሆነም ከዘመናት በሗላ በ50 ዓም. አካባቢ፣ የ/ፕ/ ቅርጽ ከቀድሞው «𐌐» ወደ «P» (የቀድሞ /ር/ በመምሰል) ተቀየረ። በግዕዝ አቡጊዳ ደግሞ «ረ» («ርእስ») የሚለው ፊደል ከቅድመ-ሴማዊው «ሬስ» ስለ መጣ፣ የላቲን 'R' ዘመድ ሊባል ይችላል። በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ R የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ።"} {"id": "36278", "contents": "የኡራጓይ እግር ኳስ ማህበር (እስፓንኛ፦ Asociación Uruguaya de Fútbol, AUF) የኡራጓይ እግር ኳስ አስተዳዳሪ አካል ነው። ማህበሩ የኡራጓይ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድንንና የተለያዩ ብሔራዊ ውድድሮችን ያዘጋጃል። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "47492", "contents": "ፖርትላንድ (እንግሊዝኛ፦ Portland) የኦረጎን አሜሪካ ከተማ ነው። በ1837 ዓ.ም. አካባቢ ተመሠረተ።"} {"id": "40970", "contents": "20 January በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) በዘመነ ማቴዎስ፣ በዘመነ ማርቆስና በዘመነ ሉቃስ ጥር 12 ቀን ማለት ነው። በዘመነ ዮሐንስ ግን (ዘመነ ሉቃስ የሥግር ዓመት በመሆኑ) ጥር 11 ቀን ላይ ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "41132", "contents": "አቫሪስ (ግሪክኛ፦ Αυαρις /አዋሪስ/፣ ግብጽኛ፦ ሑት-ዋረት፣ ሐዋረት) ጥንታዊ የግብጽ ከተማ ነበረ። በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ «ጣኔዎስ» ወይም «ጣይናስ» በአብርሃም ዘመን ከኬብሮን 7 ዓመታት በኋላ መሠራቱን ሲያመለከት (ኩፋሌ 11:23፣ ኦሪት ዘኊልቊ 13፡22)፣ የዚሁ አቫሪስ ሥፍራ ማለት ሳይሆን አይቀርም። በሂክሶስ ዘመን የሂክሶስ ዋና ከተማ ሆነ። በኋላ (1548 ዓክልበ. ግድም) የግብጽ ኗሪ 18ኛው ሥርወ መንግሥት ፈርዖን 1 አህሞስ አቫሪስን ይዞ የሂክሶስ ወገን ከግብጽ አውጥቶ ወደ እስያ (ከነዓን) እንደ መለሳቸው ይመስላል። በ19ኛው ሥርወ መንግሥት በአቫሪስ አጠገብ አዲስ ዋና ከተማ ፒ-ራምሴስ ተሠራ።"} {"id": "45548", "contents": "ጄምስ ኤድዋርድ ፍራንኮ (James Edward Franco) የአሜሪካ ተዋናይ ነው። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "48500", "contents": "የሰውን ልጅ ወደ መኖር ያመጣው ኣንድ ትልቅ ሃይል ኣለ ። ይሄን ሃይል ለመረዳት በዙ መላምቶች ምርምሮች ተደርገዋል ታዲያ"} {"id": "4666", "contents": "1 January 1829 - 9 September 1829 እ.ኤ.ኣ. = 1821 ዓ.ም. 10 September 1829 - 31 December 1829 እ.ኤ.ኣ. = 1822 ዓ.ም."} {"id": "3334", "contents": "ግሪክ (አገር) ግሪክ (ቋንቋ) ኮይኔ ግሪክ ግሪክ (ሕዝብ) ደግሞ የግሪክ አልፋቤት ያዩ።"} {"id": "6346", "contents": "1 January 996 - 2 September 996 እ.ኤ.ኣ. = 988 ዓ.ም. 3 September 996 - 31 December 996 እ.ኤ.ኣ. = 989 ዓ.ም."} {"id": "6976", "contents": "1 January 686 - 31 August 686 እ.ኤ.ኣ. = 678 ዓ.ም. 1 September 686 - 31 December 686 እ.ኤ.ኣ. = 679 ዓ.ም."} {"id": "3412", "contents": "1956 አመተ ምኅረት ታኅሣሥ 2 - ኬንያ ከእንግሊዝ ነጻነት አገኘ። ሚያዝያ 18 - ታንዛኒያ ከእንግሊዝ ነጻነቱን አገኘ። ሰኔ 29 - ማላዊ ከእንግሊዝ ነጻነቱን አዋጀ።"} {"id": "7258", "contents": "ፋሮኛ (føroyskt /ፌርስት/) በፋሮ ደሴቶች የሚናገር ቋንቋ ነው። የፋሮኛ ውክፔዲያ አለ!"} {"id": "7294", "contents": "1 January 531 - 31 August 531 እ.ኤ.ኣ. = 523 ዓ.ም. 1 September 531 - 31 December 531 እ.ኤ.ኣ. = 524 ዓ.ም."} {"id": "7312", "contents": "1 January 522 - 30 August 522 እ.ኤ.ኣ. = 514 ዓ.ም. 31 August 522 - 31 December 522 እ.ኤ.ኣ. = 515 ዓ.ም."} {"id": "3694", "contents": "አማን የዮርዳኖስ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 2,125,400 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 1,293,200 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 31°57′ ሰሜን ኬክሮስ እና 35°56′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል። በጥንት የአሞን መቀመጫ ሆኖ ስሙ ራባት አሞን ተባለ።"} {"id": "7354", "contents": "1 January 501 - 30 August 501 እ.ኤ.ኣ. = 493 ዓ.ም. 31 August 501 - 31 December 501 እ.ኤ.ኣ. = 494 ዓ.ም."} {"id": "7384", "contents": "1 January 486 - 29 August 486 እ.ኤ.ኣ. = 478 ዓ.ም. 30 August 486 - 31 December 486 እ.ኤ.ኣ. = 479 ዓ.ም."} {"id": "51830", "contents": "G/Egiziabiher ^ መፅሐፍ ቅዱስ"} {"id": "51992", "contents": "ተውሳከ ግሥ በግስ ላይ በመጫን ስለ ግሱ ተጭማሪ መግለጪያ ወይም ማብራሪያ የሚሰጥ የሰዋሰው ክፍል ነው:: This is the same as the English adverb. ነገ በትጠዋት እምጣለሁ:: አበበ እየሮጠ መጣ:: ገብሬ በፍጥነት በላ:: ይታገሱ በዝግታ ነዳ:: በትጠዋት, እየሮጠ, በፍጥነት, እና በዝግታ ተውሳከ ግሦች ናቸው::"} {"id": "7468", "contents": "1 January 444 - 29 August 444 እ.ኤ.ኣ. = 436 ዓ.ም. 30 August 444 - 31 December 444 እ.ኤ.ኣ. = 437 ዓ.ም."} {"id": "49880", "contents": "1980ዎቹ እንደ አውሮጳውያን አቆጣጠር ማለት ከ1972 እስከ 1982 ዓም ድረስ የነበሩት ዓመታት ናቸው። ስለዚህ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር ብዛቱ በ1970ዎቹ እና በትንሹ በ1980ዎቹ አ.ም. ውስጥ ነው።"} {"id": "7522", "contents": "1 January 417 - 29 August 417 እ.ኤ.ኣ. = 409 ዓ.ም. 30 August 417 - 31 December 417 እ.ኤ.ኣ. = 410 ዓ.ም."} {"id": "10948", "contents": "ቋንቋ ትግርኛ በኤርትራና በኢትዮጲያ የሚነገር ቋንቋ ሲሆን የሴማዊ ቋንቋዎች አባል ነው። ትግርኛ በኤርትራ የብሄረ ትግርኛ ኣፍ መፍቻ ቋንቋ ና የሃገሪቷ የስራ ቋንቋ ሲሆን በኢትዮጲያ ደሞ የብሄረ ትግሬ ( ተጋሩ ) ኣፍ መፍቻ ቋንቋ ና 4ኛ ከፍተኛ ተናጋሪ ያለዉ ቋንቋ ነዉ የተናጋሪዎቹ ቁጥር ከ12 ሚሊዮን በላይ እንደሚሆን የሚገመት ሲሆን ከዚህ ውስጥ ከ5 ሚሊዮን በላይ በኤርትራ ከ7 ሚሊዮን በላይ በትግራይና በተቀሩት የኢትዮጵያ ክፍሎች ይነገራል። በኤርትራ ኣብዛኛዉ የሌላ ቋንቋ ተናጋሬች ትግርኛ እንደ መግባብያ ይጠቀሙበታል። ቋንቋ ትግርኛ የግዕዝ ፊደል የሚጠቀም ሲሆን በ ኤርትራ ከ 13 ክፍለ ዘመን ጀምሮ የ ብሄረ ትግርኛ ህዝብ ሕግ-እንዳባ የሚባለዉ ሰዉስቱ ግዛታች ሓማሴን: ሰራየ ና ኣከለጉዛይ የሚጠቀሙበት የህግ ስርዓት ተጽፎበታል የመጀመርያዉ የቋንቋዉ ጽህፋ ደም ሕጊ ኣድግና ተገለባ የሚባለዉ የኣከለጉዛይ ሕገ ስርዓት ነዉ። የትግርኛ ቀለሞች በዓማርኛው ላይ ጥቂት ተጨማሪ ኣሏቸው እንጂ የተቀራረቡ ናቸው። ኣንዳንድ ፀሓፊዎች ግን ከትግርኛ ቀለሞች ውስጥ እነ \"ሀ\"፣ \"ሐ\"፣ \"ኀ\"፣ \"አ\" እና \"ዐ\" የራብኦቻቸው ሞክሼዎች መስለዋቸው ተሳስተው ሊቀንሷቸው ኣጥቁረዋቸዋል። እንደ ዶ/ር ኣበራ ሞላ ገለጻ ግን ሆሄያቱ ሞክሼዎች ስላልሆኑ መብታቸው መከበር ኣለበት ነው። ትግርኛ ሷዴሽ ዝርዝር [1] The Ethiopic Alphabet by Dr. Aberra Molla በዶ/ር ኣበራ ሞላ [2] https://am.wiktionary.org/wiki/Wiktionary:የኢትዮጵያ_ሴማዊ_ሷዴሽ - የትግርኛ ቃላት በውክሽኔሪ የትግርኛ ውክፔዲያ አለ!"} {"id": "11014", "contents": "አርነት (ግዕዝ፦ ግዕዛን) አንድ ግለሰብ በራስ ፈቃድ የመተግበር ችሎታ ያለበት ሁኔታ ነው። የባርነት ተቃራኒ ነው።"} {"id": "8026", "contents": "1 January 155 - 28 August 155 እ.ኤ.ኣ. = 147 ዓ.ም. 29 August 155 - 31 December 155 እ.ኤ.ኣ. = 148 ዓ.ም."} {"id": "8230", "contents": "1 January 54 - 26 August 54 እ.ኤ.ኣ. = 46 ዓ.ም. 27 August 54 - 31 December 54 እ.ኤ.ኣ. = 47 ዓ.ም."} {"id": "8248", "contents": "1 January 45 - 26 August 45 እ.ኤ.ኣ. = 37 ዓ.ም. 27 August 45 - 31 December 45 እ.ኤ.ኣ. = 38 ዓ.ም."} {"id": "8266", "contents": "1 January 36 - 26 August 36 እ.ኤ.ኣ. = 28 ዓ.ም. 27 August 36 - 31 December 36 እ.ኤ.ኣ. = 29 ዓ.ም."} {"id": "9202", "contents": "ደምበጫ በጎጃም ክፍለ ሃገር የምትገኝ ከተማ ስትሆን ከአዲስ አበባ 340 ኪሎ ሜትር ያህል ትርቃለች። አረቂ ማር ና ቅቤ በማምረት የታወቀች ከተማ ናት። በአካባቢው በሚገኘው ፍል ውሃም እንዲሁ በአጠቃላይ ጎጃም ትታዎቅ ነበር። ደምበጫ በታሪክ ማህደር ውስጥ ለመጀመሪያ ጊዜ ሰፍራ የምናገኛት ቀዳማዊ ዮሐንስ ከይባባ ወደ ጎንደር ግንቦት 1፣ 1675 ዓ.ም በአካባቢው እንዳለፈ በዜና መዋዕሉ ላይ ስለተመዘገበ ነው ። ^ In Abassinia: alla Terra del Galla, Gustavo Bianchi, Fratelli Treves, 1896 ^ G.W.B. Huntingford, Historical Geography of Ethiopia from the first century AD to 1704 (London: British Academy, 1989), p. 202 ^ የቀዳማዊ ዓፄ ዮሐንስ ዜና መዋዕል"} {"id": "2506", "contents": "ወ ዉ ዊ ዋ ዌ ው ዎ ዋዌ (ወይም ዋው፣ ወዌ) በአቡጊዳ ተራ ስድስተኛው ፊደል ነው። እንዲሁም በከነዓን በአራማያ በዕብራይስጥና በሶርያ ፊደሎች ስድስተኛው ፊደል «ዋው» ይባላል። በዓረብኛ ደግሞ «ዋው» በ«አብጃድ» ተራ 6ኛ ነው። (በዘመናዊ ተራ ግን 27ኛው ነው።) በዘመናዊ ዕብራይስጥ «ዋው» (ו) ተናባቢ ሲሆን እንደ «ቭ» ይሰማል። አናባቢ ሲሆን ግን «ኡ» ወይም «ኦ» ያመለክታል። የዋዌ መነሻ ከቅድመ-ሴማዊ ጽሕፈት እንደ ሆነ ይታስባል። በዚህ ጽሕፈት ፊደሉ የበትር ስዕል መስለ። ለዚህም ተመሳሳይ የግብጽ ሀይሮግሊፍ «ሐጅ» ነበር። የከነዓን «ዋው» እንዲሁም ከዚህ ምልክት ተወስዶ በዚያ መንገድ የዕብራይስጥና የአራማያ የአረብኛም «ዋው» ወለደ። ከዚህ በላይ የከነዓን «ዋው» የግሪክ አልፋቤት «ዲጋማ» («ዋው») () አባት ሆነ፤ የ«ው» ድምጽ ግን ቀድሞ ከቋንቋው ጠፍቶ ዲጋማ እንደ ቁጥር ብቻ ጠቀመ። (ደግሞ ስቲግማ ይዩ።) በላቲን አልፋቤት ግን (F f) ከዲጋማ ተነሣ። በኋላ ዘመን የከነዓን «ዋው» እንደገና የግሪክ «ኡፕሲሎን» (Υ υ) ወለደ። ይህም የላቲን አልፋቤት (V v) እና (Y y) እና የቂርሎስ አልፋቤት (У, у) ወላጅ ሆነ። እንደገና የላቲን ፊደሎች (U u) እና (W w) ከ«V» ስለተነሡ እነዚህ ሁሉ የ«ዋዌ» ሩቅ ዘመዶች ሊባሉ ይቻላል።"} {"id": "9562", "contents": "ኮርትኒ ላቭ ኮቤይን (በ1956 ዓ.ም. ኮርትኒ ሚሸል ሃሪሶን ተወልዳ) አሜሪካዊት ዘፋኝና ትዋናይ ናት። ይፋዊ ወብሳይት"} {"id": "12550", "contents": "ስቴፈን ሮበርት እርዊን (ከፌብሩዋሪ 22፣ 1962 እ.እ.አ. እስከ ሴፕቴምበር 4፣ 2006) በአጭሩ በታዋቂነት ስሙ ስቲቭ አርዊን ይታወቃል፣ ወይም በቅፅል ስሙ አዞ አዳኙ ወይም The Crocodile Hunter ይባላል፣ ታዋቂ የቴሌቪዥን ሰው እንዲሁም የዱር አራዊት ጥናት ተመራማሪ ነበር። የአውስትራልያ ተወላጅ የሆነው አርዊን ታዋቂነቱን ያገኘው በተለይ The Crocodile Hunter በሚባለው በአለም ዙሪያ በሚታየው Wildlife Documentary ተከታታይ የቴሌቪዥን ፕሮግራሙን ከባለቤቱ ቴሪ (Terry) ጋር በመስራቱ ነበር። ሁለቱ በጋራ በመሆንም Australia Zoo የሚባል እንስሳቶች የሚኖሩበት ታዋቂ የቱሪስት መነሃሪያ ባለቤት ናቸው። አርዊን የሞተው በሴፕቴምበር 4፣ 2006 ፊልም ቀረፃ ላይ እያልለ Stingray በሚባል የባህር አሣ ደረቱ አካባቢ ከተነከሰ በኋላ ነበር። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "12730", "contents": "ቃል ትርጉም በሚሠጥ መልኩ የተደረደሩ የሁለት ወይም ከዚያ በላይ የሆኑ ፊደላት ስብስብ ነው። በዚህም አነስተኛው ትርጉም አዘል የቋንቋ ክፍል ነው። የሠዋሰው ባለሙያዎች አንዳንድ ፊደላት እንደቃል ስለሚያገለግሉ የቃል ገለጻ የአንድ ወይም ከዚያ በላይ የሆኑ ፊደላት ስብስብ ሲሉ ይገልፁታል። ለዚህም ምሳሌያቸው ና እና ዋ የሚሉት ይሆናሉ። ቃላት ተደራጀ መልኩ ተቀናጅተው ሐረግ አልያም ዓረፍተ-ነገር ሊመሠርቱ ይችላሉ።"} {"id": "14650", "contents": "መስከረም ፲፮ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፲፮ኛው ዕለት ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በዘመነ ሉቃስ ፫፻፶ ዕለታት ሲቀሩ፤ በዘመነ ዮሐንስ ፣ ማቴዎስ እና ማርቆስ ደግሞ ፫፻፵፱ ዕለታት ይቀራሉ። በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን እምነት፣ በዚህ የመስቀል ዋዜማ ዕለት ደመራ ይደመራል፣ ጸሎተ ወንጌል ይደረሳል፣ መዝሙርና ሽብሸባ ይቀርባል፡፡ በመጨረሻም ደመራው ይለኮሳል፡፡ ፲፱፻፵፫ ዓ/ም -የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት በጠቅላላ ጉባኤው ውሳኔ መሠረት ፥ኤርትራከኢትዮጵያጋራ ተዋሃደች። ፲፱፻፶፫ ዓ/ም - በአሜሪካ የፕሬዚደንትነት ምርጫ ተወዳዳሪዎቹ ጆን ኤፍ ኬኔዲ እና ሪቻርድ ኒክሰን በመጀመሪያው የቴሌቪዥን ሙግት ላይ በሺካጎ ከተማ ተሳተፉ። ፲፱፻፶፭ ዓ/ም - የየመን አረባዊ ሪፑብሊክ ተመሠረተ። ፲፱፻፷፮ ዓ/ም - በፈረንሳይ እና ብሪታንያ በኅብረት የተሠራው ‘ኮንኮርድ’ የተባለው አየር ዠበብ ለመጀመሪያ ጊዜ የአትላንቲክ ውቅያኖስን በማቋረጥ የፍጥነት ክብረ ወሰን አስመዘገበ። ፲፱፻፺፭ ዓ/ም - ‘ጁላ’ (MV Joola) የተባለች የሴኔጋል የንግድ መርከብ ከተፈቀደላት የሰው ጭነት በላይ ሦስት እጥፍ ጭና ስትጓዝ ከጋምቢያ ጠረፍ አካባቢ ላይ ሰምጣ ወደ ፩ሺ ፰፻፷፫ መንገደኞች ሕይወታቸውን አጡ። ፲፱፻፳፱ ዓ/ም - የቀድሞው የደቡብ አፍሪቃ ፕሬዚደንት የኔልሰን ማንዴላ የመጀመሪያ ሚስት የነበሩት ዊኒ ማንዴላ ተወለዱ። (እንግሊዝኛ) http://en.wikipedia.org/wiki/September_26"} {"id": "21316", "contents": "የሴት እንግዳ የመርፌ ጎዳ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሴት እንግዳ የመርፌ ጎዳ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21328", "contents": "የቀበጠች አይጥ በድመት ጭራ ዘፈን ትዘፍናለች የአማርኛ ምሳሌ ነው። የቀበጠች አይጥ በድመት ጭራ ዘፈን ትዘፍናለች የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "19468", "contents": "ደስና ወንዝ በአውሮፓ ውስጥ የሚገኝ ታላቅ ወንዝ ነው። ይህ ወንዝ 1,130 ኪ.ሜ. ያህል የሚረዝም ሲሆን ዓለማችን ከሚገኙ ወንዞች 139ኛ ረዥሙ ወንዝ ነው። ወንዙ በዚህ ርዝመቱ ሩሲያ፣ ቤላሩስ እና ዩክሬን ውስጥ 88,900 ኪ.ሜ. ካሬ ያህል ስፋት ያካልላል። ይህንን ያህል ርዝመት እና ስፋት በሀገራቱ ላይ ካካለለ በኋላ የወንዙ መዳረሻ ኒፐር ወንዝ ነው።"} {"id": "31024", "contents": "1 አዳድ-ኒራሪ ከ1309 እስከ 1278 ዓክልበ. ድረስ ያህል የአሦር ንጉሥ ነበረ። የአሦር ነገሥታት ዝርዝር ለ32 ዓመታት እንደ ገዛ ሲል፣ ከዘመኑ ቅርሶች 12 ያህል የሊሙ ዓመት ስሞች ታውቀዋል። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "18724", "contents": "በርናርድ ምላሙድ (እ.አ.አ. ከ1914 – 1986) ታዋቂ አሜሪካዊ ደራሲ ነው። በዋናነት እንግሊዝኛ: The Natural በተሰኘው ስራው ይታወቃል። ‎የአሜሪካዊ ደራሲያን ዝርዝር (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "18784", "contents": "ጉንዳን ትንሽ እንስሳ ነው። ዳሩ ግን ከክብደቱ 20 እጥፍ በላይ ሊሸክም የሚችል ነው። በጣም ብዙ አይነት ዝርያዎች እያሉ የዝርያዎቻቸው ቁጥር ብቻ 22,000 የሚያሕል ነው። ከአንታርክቲካ በቀር፣ በየአህጉሩ እጅግ ይበዛሉ። በምድር ላይ ያሉት እንስሳት ክብደት ሁሉ ሲገመት፣ ጉንዳኖች ከክብደቱ ምናልባት 15-25 ከመቶ ይሆናሉ። 10 ኳትሪሊዮን ጉንዳኖች እንዳሉ ሲገመት ክብደታቸውም አጠቃለይ ከአለም ህዝብ እኩል ይሆናል። በአንድ ጉንዳን ነገድ ውስጥ፣ ንግሥት ጉንዳን በጎጆው መሃል ዕንቁላሎችን ስታስቀምጥ ሠራተኞች ጉንዳኖች ምግብ ያምጣሉ። - ጉንዳኖች ፈፅሞ አይተኙም - ሳንባ የላቸውም - ሰራተኛ ጉንዳን እስከ 7 ዓመት ሊኖር ይችላል ንግስቶ ግን እስከ 15 ዓመት ልትኖር ትችላለች:: - እንዲያውም ባብዛኛው ዝርያ ሠራተኞቹም ሁሉ አንስት ናቸው፣ ጥቂት ብቻ የሚራቡ ወንዶች አሉ። (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) ከጉንዳን ስንነጻጸር እስኪ እኛስ ብርታታችን ምን ያክል ነው ራሳችን እስኪ እንመርምር!"} {"id": "38614", "contents": "አፍዴራ በአፋር ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "22354", "contents": "ጌቱ እበቀላለሁ (ይህ ስለ ብሔር ወይም ሕዝብ የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) ዲሜ የኢትዮጵያ ብሔር ነው።"} {"id": "22360", "contents": "(ይህ ስለ ብሔር ወይም ሕዝብ የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) ዜይ የኢትዮጵያ ብሔር ነው።"} {"id": "21814", "contents": "ያወቀ ዘለቀ ያላወቀ አለቀ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያወቀ ዘለቀ ያላወቀ አለቀ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "41002", "contents": "3 February በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) በዘመነ ማቴዎስ፣ በዘመነ ማርቆስና በዘመነ ሉቃስ ጥር 26 ቀን ማለት ነው። በዘመነ ዮሐንስ ግን (ዘመነ ሉቃስ የሥግር ዓመት በመሆኑ) ጥር 25 ቀን ላይ ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "31618", "contents": "ታራጎና (እስፓንኛ፦ Tarragona) የእስፓንያ ከተማ ነው። ከሮማውያን አስቀድሞ ኢቤራውያን ከጥንት ይሠፍሩበት ነበር። በአንድ አፈ ታሪክ ዘንድ ቶቤል በ2415 ዓክልበ. ስለ በኲሩ «ታራሆ» ስም መሠረተው። ሌላ ተረት ደግሞ እንደሚለው የግብጽ፣ ኩሽና ኢትዮጵያ ፈርዖን ታርሐቃ (700 ዓክልበ. ግድም) በዚህ ዘምቶ ያቆመው ነው። ለነዚህ ታሪኮች ግን ታማኝ መዝገብ የለም። ዊሊያም ስሚስ እንደ ገመተ ከተማው በፊንቄ ሰዎች ተሠርቶ በቋንቋቸው ጣርቆን አሉት። የሮማውያን አለቃ ስኪፒዮ አፍሪካኑስ በ225 ዓክልበ. ዙሪያውን ይዞ በሥፍራው ታራኮ የተባለ ከተማ አሠራ። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "30790", "contents": "የግዕዝ ሰዋሰው ስለኢትዮጵያ አጥብቆ በተማረው ኦገስት ዲልማን የተደረሰና በእንግሊዝኛ ተተርጉሞ በ1899 በሎንደን እንግሊዝ የታተመ 641 ገጽ ያለው መጽሐፍ ነው።"} {"id": "22612", "contents": "ሳኮዮ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።"} {"id": "46240", "contents": "ኢሜልዳ ማርኮስ (2 July 1929 እ.ኤ.አ. የተወለደች) የቀድሞው ፊሊፒንስ ፕሬዚዳንት የፈርዲናንድ ማርኮስ መበለት ናት። እሷም የሀገሩ መጀመሪያዋ እመቤት (የመሪው ባለቤት) ሆና ከ1965 እስከ 1986 እ.ኤ.አ. ድረስ አገልግላለች። ^ Katherine Ellison, Imelda, Steel Butterfly of the Philippines, McGraw-Hill, New York, 1988. ISBN 0-07-019335-5 ^ Imelda: a Story of the Philippines, Beatriz Francia"} {"id": "42526", "contents": "ሰይንት ቪንሰንትና ዘ ግረነዲንዝ የካሪቢያን ባህር ደሴት አገር ሲሆን ዋና ከተማው ኪንግስታውን ነው። ሰይንት ቪንሰንት ዋናው ትልቁ ደሴት ነው። የብሪቲሽ ኮመንዌልዝ አባል ሲሆን ከንግሥት ኤልሣቤጥ ግዛቶች አንዱ ነው። የሀገሩ ዋና ምርት ሙዝ ነው፣ እንዲሁም የቱሪዝም መድረሻ ነው። የአገር ሥራ ቋንቋ እንግሊዝኛ ቢሆንም የሕዝብ መነጋገሪያ የቪንሰንት ክሬዮል ነው። በአገሩ ታሪክ፣ እስከ 1711 ዓም ድረስ የደሴቶች ኗሪዎች የካሪቦች ብሔር አውሮጳውያን እንዳይሠፍሩባቸው ከለከሉ። በቋንቋቸው ሰይንት ቪንሰንትን «ዮውሎውማይን» ይሉት ነበር። በመርከብ አደጋ ምክንያት ግን ከባርነት ያመለጡ አፍሪካውያን በደሴቶቹ ደርሰው ከካሪቦቹ ጋር ተቀላቀሉ። እነርሱም የጋሪፉና ብሔር ተብለው በኋላ (1789 ዓም) ወደ ሆንዱራስና ቤሊዝ አካባቢ በመካከለኛ አሜሪካ ጠፈፍ ተሰደዱ። የፈረንሳይ ሰዎች በ1711 ዓም ሠፈሩበት፣ ዩናይትድ ኪንግደም በጦርነት በ1746 ዓም ያዘው፣ እንደገና ከ1771 እስከ 1775 ዓም ድረስ ወደ ፈረንሳይ ተመለሰ፤ ከዚያም ጀምሮ የዩናይትድ ኪንግደም ቅኝ ግዛት ሆኖ እስከ 1971 ዓም ድረስ ቆይቶ ነበር። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "32722", "contents": "ሳምብ በአብዛኛ የጀርባ አጥንት ባላቸው እንስሳት ዘንድ የሚገኝ ብልት ነው። ዋና ተግባሩም ከውጭው አለም ያልተቃጠለ አየር (ኦክሲጅን)ን ወስዶ በ ደም ላይ በመጫን ወደ ልብ መላክና ከልብ የተቃጠለ አየር (ካርቦን ዳይኦክሳይድ) ተጭኖ የሚመጣን ደም የተጫነውን የተቃጠለ አየር አውርዶ ወደውጭ መተንፈስ ነው። የጀርባ አጥንት ካላቸው እንስሳቶች አብዛኞቹ 2 ሳምባዎች አሏቸው። የሰው ልጅ ሳምባ አብዛኛው ክፍሉ በቱቦዎች እና በሚሊዮኖች በሚቆጠሩ ጥቃቅን ስልቻዎች የተሞላ ነው። እኒህ የአየር ጥቃቅን ስልቻዎች አሊቮሊ ይሰኛሉ። (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "44740", "contents": "ድኒ ዲድሮ (ፈረንሳይኛ፦ Denis Diderot፣ ኦክቶበር 5, 1713 - ጁላይ 31, 1784 እ.ኤ.አ.) የፈረንሳይ ጻህፊና ፈላስፋ ነበር።"} {"id": "40342", "contents": "ቅዱስ ኦነሲሞስ ነሲብ ለመጀመሪያ ጊዜ መጽሓፍ ቅዱስን በግዕዝ ፊደል ወደ ኦሮምኛ ወይም ኣፋን ኦሮሞ የተረጐሙና የጻፉ ኢትዮጵያዊ ሊቅ ናቸው። «መጫፈ ቁልቁሉ ኣፋን ኦሮሞ» የተተረጐመው ከፈረንጆች ቅጂ ሲሆን ኦነሲሞስ በኣሜሪካ ሉተራን ኣምልኮ መጽሓፍ ኣፍሪቃዊ ቅዱስ ናቸው። መጽሓፉ የታተመው በ፲፰፻፺፪ ዓ.ም. ነው። ኦነሲሞስ መጽሓፉን ሲጽፉ የግዕዝ ኆኅያት ውስጥ ያልነበረውን «ዸ» ወይም በላቲን ወደ «dh» ድምፅ የቀረበውን ቀለምና እንዚራኖቹን በመፍጠር ተጠቅመውበታል። እነዚህን ቀለሞች ማተሚያ ቤቶች ሲጠቀሙባቸው ቆይቶ የግዕዝን ፊደል ለመጀመሪያ ጊዜ ኮምፕዩተር እንዲጠቀም ዘዴውን የፈጠሩትም ኢትዮጵያዊ ዶ/ር ኣበራ ሞላ በ፲፱፻፸ዎቹ ጨምረውታል። ኣበራ ሞላ [1] Onesimos Nesib [2] [3] [4] Calendar of Saints"} {"id": "47038", "contents": "መክስት፦መጠይቅ ዓረፍተ ነገር ብሂል ዓርፍተ ነገር ውእቱ ዘይትነገር በተስእሎ። ቃላት ዘይረብሑነ ለመጠይቃዊ ዓረፍተ ነገር ዘይተልው ውእቶሙ። ምሳሌ፦ መኑ ስምከ እሁየ። ምኣዜ ተወለድከ እንተ ኣያቴ ብሄረ ለጥበብ ኣንተኑ ሚካኤል ዘኣወረደከነ መና?"} {"id": "34900", "contents": "ድልማጥያ በአሁኑ ክሮኤሽያ ክፍላገር ሲሆን በጥንትም የተገኘ የድልማጣያውያን ሃገር ነበር። የሮሜ መንግሥት ከ160 ዓክልበ. በኋላ አውራጃውን ከኢልዋርያ መንግሥት ያዘ። ከዚያም ወዲኅ በብዙ አገሮችና ብሔሮች ሥልጣን ሥር ሆኗል። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "47656", "contents": "የዋልታ ወፍ (ፔንጒን) Sphenisciformes በአንታርክቲካ አካባቢ የሚገኝ የአዕዋፍ አስትኔ ነው። የማይበርሩ ጥቁርና ነጭ ወፎች ናቸው፤ ክንፎቻቸው በውቅያኖስ ውስጥ ለመዋኘት ተዘጋጅተዋል። በውነት ሁላቸው በውርጭ አገር የሚገኙ አይደለም፣ በሞቀውም አገር ደግሞ የሚኖሩ አሉ። ባብዛኛው በደቡባዊው ንፍቀ ክበብ ውስጥ ብቻ የሚታዩ ሲሆን፣ አንዱ ዝርያ የጋላፓጎስ ዋልታ ወፍ ብቻ ከምድር ወገብ በስተሰሜን ይገኛል። አብዛኛዎቹ ዝርያዎች በአሳ ወይም በሌሎች የባሕር ሕይወቶች የሚመገቡት በውሃ ውስጥ በሚዋኙበት ጊዜ ነው። ከሕይወታቸው ግማሹን በውቅያኖስ፣ ግማሹንም በየብስ ላይ ያሳልፋሉ። ከሁሉ ታላቅ የሆነው ዝርያ ንጉሥ ዋልታ ወፍ (Aptenodytes forsteri) በአንታርክቲካ የሚኖር ሲሆን በአማካይ ቁመቱ ከ1.1 ሜትር እና ክብደቱ 35 ኪሎግራም ይሆናል። በጣም ትንሽ የሆነው ዋልታ ወፍ ዝርያ ትንሽ ሰማያዊ ዋልታ ወፍ Eudyptula minor በአውስትራሊያ ኗሪ ሲሆን፣ ይህም ቁመቱ 40 ሴንቲ ሜትር የሚያክል፣ ክብደቱ ከ1 ኪ.ግ. ይመዘናል። በጥንት በቅድመ ታሪክ እስከ ሰው ልጅ ቁመት ድረስ (1.8 ሜትር) የቆመ ታላላቅ ዝርያ («Anthropornis») በኒው ዚላንድ አካባቢ እንደ ኖረ ከቅሪተ አካሎች ታውቋል። በዘመናዊ ሳይንሳዊ ግመት ይህ ታላላቅ ዋልታ ወፍ ዝርያ ከ33 እስከ 45 ሚሊዮን ዓመታት ከአሁን በፊት ይመላለስ ነበር። በእንግሊዝኛ፣ «ፔንጒን» የሚለው ስም መጀመርያው በ16ኛው ክፍለዘመን ሲታይ፣ ይህ የሌላ ወፍ አይነት ስም ነበረ። በስሜን ክፍለ-አለም ለታወቀ፣ ዋልታ-ወፍን ለመሰለ እንጂ በቅርብ ላልተዛመደው፣ አሁንም ለጠፋው ዝርያ ታላቅ አውክ (Pinguinus impennis) ይሰይም ነበር። ታላቅ አውክም በራሱ ላይ ነጭ ስለነበረው፣ ስሙ ከዌልስኛ /ፐን ጒን/ «ነጭ ራስ» እንደ ተሰጠ ይታስባል። በኋላ መርከበኞች ወደ ደቡብ ክፍለ አለም ሲጓዙ የዋልታ ወፉን ተመሳሳይነት አይተው እሱንም «ፔንጒን» ይሉት ጀመር። ይሁን ኢንጂ በሆላንድኛ ዋልታ ወፍ ደግሞ /ፈትጋንዝ/ «የስብ ዚዪ» ሊባል ይችላል፤ ስለዚህ «ፔንጒን» ከሮማይስጥ /ፒንጒስ/ «ስብ» እንደ ደረሰ የሚያስቡ አሉ። አሁን የሚገኙ የፔንጒን ዝርያዎች ሁሉ በስድስት ወገኖች ይከፈላሉ፤ በነዚህም ውስጥ እንደ ምንጮቹ ልዩነት ከ17-20 ልዩ ልዩ ዝርዮች አሉ።"} {"id": "47686", "contents": "ኬምብሪጅ (እንግሊዝኛ፦ Cambridge) የእንግላንድ ከተማ ነው። ዝነኛው ተቋም ዩኒቨርስቲ ኦፍ ኬምብሪጅ የሚገኝበት ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "36322", "contents": "ፒተር ሞካባ ስታዲየም በፖሎክዋኔ፣ ደቡብ አፍሪካ የሚገኝ ስታዲየም ሲሆን 41,733 ተመልካቾችን ይይዛል። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "48016", "contents": "የእንቦጭ አረም (Eichhornia crassipes) በጣም አስቸጋሪ የሆነ፣ በውሃ ላይ የሚበቅል ወራሪ አረም ነው። በጣም ቶሎ ሊስፋፋ ይችላል። ይህ ማለት በየ፪ ሳምንት ውስጥ መጠኑ ሊደረብ ይችላል። ኩሬ ወይም ሃይቅ ሲሸፈን፣ ጸሓይን ወይም ሌሎችን አትክልት፣ አሦችን ይክለክላል፤ ለትንኝ እና ለብዙ ተላላፊ በሽቶች መኖሪያ ይሆናል። ከሌሎቹ በሽቶች በላይ አረሙ እከክ መፍጠር ይችላል። በመጀመርያ ለደቡብ አሜሪካ ኗሪ ነበር። ዛሬ ግን ወደ ኒው ዚላንድ፣ ፓፑዋ ኒው ጊኒ፣ ካምቦዲያ፣ ሉዊዚያና ክፍላገር አሜሪካ፣ ኬረለ ክፍላገር ሕንድ፣ እና በቪክቶሪያ ሀይቅ አፍሪካ፣ ኢትዮጵያ፣ ማላዊና ግብጽ ወርሮ ትልቅ ችግር ሆኗል። በእፃዊ ተዋልዶ በፍጥነት ማባዛት ስለሚችል፣ ትንንሽ ክፍሎች ቢሆኑም በውሃው ውስጥ ቢቀሩ፣ ዳግመኛ ውረት ሊሆን ይችላል። በአንዳንድ አገር ውስጥ፣ እንቦጭን የሚበሉ የነቀዝ ዝርያዎች እና የብል፣ የፌንጣ ዝርያ እንዲበሉት አስገብተዋል። ጉማሬ የእንቦጭ አረም እንዲበላ በማሠብ፣ በ1902 ዓም ጉማሬዎችን ወደ ሉዊዚያና ለማስገባት የሚል ሀሣብ በአሜሪካ ምክር ቤት ቀረበ፣ ሆኖም እንደ ሕግ መቸም አልተቀበለም። አረሙ በበዛ ጊዜ አስቸጋሪ ሲሆን፣ አንዳንድ ጥቅሞ አለው። በሕንድ አገር፣ ከውሃው አውጥተውት፣ ከደረቀ በኋላ ለማገዶ ይጠቀማል፤ አመዶችም አፈርን ለማዳበር ይጠቅማሉ። የአረሙ ባህርይ ውሃውን ከብዙ በካዮች ይጠራል። ስለዚህ የቆሻሻ ውሃን (በተለይ በወተት ርቢ ቤት) ለማከም ሆን ብሎ ታርሷል። በታይዋንና በጃቫ ደሴት ኢንዶኔዥያ፣ ተበስሎ እንደ ምግብ ይበላል። በከዳህ፣ ማሌዥያ፣ የአበባው ውጥ የፈረስን ቆዳ ለማከም ይጠቀማል። በቪክቶሪያ ሐይቅ ዙሪያ፣ ገመድ፣ የእጅ ቦርሳ፣ ሌሎችም እቃ ይሠራበታል። አንዲት ናይጄሪያዊት ባለድርጅት አቸንዮ ኢዳቻባ ከተክሉ የእጅ ሥራዎች በመሥራት ትርፍን ለማትረፍ ቻለች - «ከገዳይ አረም ወደሚያተርፍ ንግድ ቀየርኩ» - ቪዴኦ (ድረ ገጽ ቢዘገይ በዩቱብ ይዩት እዚህ)"} {"id": "4674", "contents": "1 January 1825 - 9 September 1825 እ.ኤ.ኣ. = 1817 ዓ.ም. 10 September 1825 - 31 December 1825 እ.ኤ.ኣ. = 1818 ዓ.ም."} {"id": "5220", "contents": "1 January 1553 - 7 September 1553 እ.ኤ.ኣ. = 1545 ዓ.ም. 8 September 1553 - 31 December 1553 እ.ኤ.ኣ. = 1546 ዓ.ም."} {"id": "48352", "contents": "የብረት ዘመን በ«ሦስቱ ዘመናት» አስተሳሰብ ከናስ ዘመን ቀጥሎ የነበረው ዘመን ነው። በአጠቃላይ እንደ ተለመደ ከ1200 ዓክልበ. ያህል ጀምሮ ያለው ዘመን ያመልክታል። በዚህ ዘመን አብዛኞቹ መሣርያዎችና እቃዎች የተሠሩ ከብረት (በአቃላጭ ተቀላቅለው) ነበር። የብረት ዶቃዎች በጥንታዊ ግብጽ (ጥንታዊ መንግሥት 3000 ዓክልበ ያህል) ተገኝተዋል፤ እነዚህ ከተፈጥሮ በረቅ ብረት ተደቀደቁ እንጂ አቃላጮቻቸው ለብረት ቀለጣ በቂ ሙቀት አያሞቁም ነበር። የናስ ቀለጣ ግን (መዳብና ቆርቆሮ) ያውቁ ነበር። የብረት ቀለጣ ምናልባት ከ1880 ዓክልበ. ግድም ጀምሮ በሐቲ አገር ይታወቅ ነበር (ካሩም ይዩ)። ዳሩ ግን የብረት መሣርዮች በጅምላ ተሥረው የነሐስ እቃዎች የተኩ ከ1200 ዓክልበ. በፊት አልሆነም። ከ1200 ዓክልበ. በኋላ «የብረት ዘመን» ሊባል ይችላል። የብረት ጥቅም ደግሞ በአውሮፓ፣ በእስያና በአፍሪካ በሙሉ ከ400 ዓክልበ. በፊት ተስፋፋ። ዓረብ ብረት የሚባሉት ጠንካራ ብረት ውሁድ አይነቶች ከ300 ዓክልበ. ግድም ጀምሮ ከሕንድ አገር ታውቀዋል። ይህም ዓረብ ብረት በ1 ዓም ግድም በታንዛኒያ ይሠራ ጀመር፤ በአውሮጳ ግን ዓረብ ብረት ከ900 ዓም ያህል በፊት አልተሠራም። የ«ሦስቱ ዘመናት» አስተሳሰብ በመጀመርያ በጥንት በተደረጀው ወቅት፣ «አሁን በብረት ዘመን ውስጥ ነን» የሚል አስተሳሰብ ነበር። ስለዚህ የብረት ዘመን ልክ መቼ እንደ ተጨረሰ አልተወሰነምና ልዩ ልዩ ሀሣቦች አሉ። 1 ዓም ጨረሰ፣ 1000 ዓም ጨረሰ፣ እስከ የኢንዱስትሪ አብዮት (አዲስ ቴክኖሎጂ፣ 1750 ዓም. ግድም) ድረስ ቆየ፣ ወይም መቸም አልጨረሰም፣ እቃዎች እስካሁን በብረት እየተሠሩ ነውና። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "5394", "contents": "1 January 1468 - 6 September 1468 እ.ኤ.ኣ. = 1460 ዓ.ም. 7 September 1468 - 31 December 1468 እ.ኤ.ኣ. = 1461 ዓ.ም."} {"id": "5412", "contents": "1 January 1459 - 7 September 1459 እ.ኤ.ኣ. = 1451 ዓ.ም. 8 September 1459 - 31 December 1459 እ.ኤ.ኣ. = 1452 ዓ.ም."} {"id": "5424", "contents": "1 January 1453 - 6 September 1453 እ.ኤ.ኣ. = 1445 ዓ.ም. 7 September 1453 - 31 December 1453 እ.ኤ.ኣ. = 1446 ዓ.ም."} {"id": "6894", "contents": "1 January 727 - 2 September 727 እ.ኤ.ኣ. = 719 ዓ.ም. 3 September 727 - 31 December 727 እ.ኤ.ኣ. = 720 ዓ.ም."} {"id": "6900", "contents": "1 January 724 - 1 September 724 እ.ኤ.ኣ. = 716 ዓ.ም. 2 September 724 - 31 December 724 እ.ኤ.ኣ. = 717 ዓ.ም."} {"id": "6906", "contents": "1 January 721 - 1 September 721 እ.ኤ.ኣ. = 713 ዓ.ም. 2 September 721 - 31 December 721 እ.ኤ.ኣ. = 714 ዓ.ም."} {"id": "5586", "contents": "1 January 1373 - 5 September 1373 እ.ኤ.ኣ. = 1365 ዓ.ም. 6 September 1373 - 31 December 1373 እ.ኤ.ኣ. = 1366 ዓ.ም."} {"id": "3486", "contents": "ሐምሌ ፳ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፫፻፳ ኛው እና የክረምት ወቅት ፳፭ ኛው ዕለት ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በዘመነ ዮሐንስ ፵፮ ዕለታት ሲቀሩ፤ በዘመነ ማቴዎስ፤ ማርቆስ እና ሉቃስ ደግሞ ፵፭ ዕለታት ይቀራሉ። ፲፰፻፴፱ ዓ/ም - ቀድሞ በአሜሪካ ውስጥ ግሎሌ (የግድ ሎሌ) ወይም ‘ባርያ’ የነበሩ ሠፋሪዎች የላይቤሪያን ነጻነት አወጁ። ፲፱፻፵፭ ዓ/ም - የኮርያ ጦርነት ጨረሰ። ፲፱፻፵፯ ዓ/ም - የኦስትሪያ መንግሥት ውል ተግባራዊ በመሆን ሉዐላዊ ሀገር ሆነች። ፲፱፻፸፰ ዓ/ም - ሚልተን ኦቦቴ 2ኛ ጊዜ ከዑጋንዳ መሪነት ወረዱ። ፲፱፻፹፪ ዓ/ም - ቤላሩስ ነጻነቱን ከሶቭየት ኅብረት አወጀ። ፲፰፻፷፱ ዓ/ም. ነጋድራስ ተሰማ እሸቴ ምንጃር ላይ ቀርሾ፡ዐጥር፡በተባለው፡ሥፍራ ላይ ተወለዱ። ፲፱፻፰ ዓ/ም ልዑል አልጋ ወራሽ መርድ አዝማች አስፋ ወሰን ከአባታቸው ከደጃዝማች ተፈሪ መኮንን (በኋላ ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ) እና ከናታቸው ከወይዘሮ መነን አስፋው (በኋላ እቴጌ መነን) ሐረር ከተማ ተወለዱ።"} {"id": "6456", "contents": "1 January 942 - 2 September 942 እ.ኤ.ኣ. = 934 ዓ.ም. 3 September 942 - 31 December 942 እ.ኤ.ኣ. = 935 ዓ.ም."} {"id": "7272", "contents": "1 January 542 - 30 August 542 እ.ኤ.ኣ. = 534 ዓ.ም. 31 August 542 - 31 December 542 እ.ኤ.ኣ. = 535 ዓ.ም."} {"id": "7278", "contents": "1 January 539 - 31 August 539 እ.ኤ.ኣ. = 531 ዓ.ም. 1 September 539 - 31 December 539 እ.ኤ.ኣ. = 532 ዓ.ም."} {"id": "7290", "contents": "1 January 533 - 30 August 533 እ.ኤ.ኣ. = 525 ዓ.ም. 31 August 533 - 31 December 533 እ.ኤ.ኣ. = 526 ዓ.ም."} {"id": "7398", "contents": "1 January 479 - 30 August 479 እ.ኤ.ኣ. = 471 ዓ.ም. 31 August 479 - 31 December 479 እ.ኤ.ኣ. = 472 ዓ.ም."} {"id": "7476", "contents": "1 January 440 - 29 August 440 እ.ኤ.ኣ. = 432 ዓ.ም. 30 August 440 - 31 December 440 እ.ኤ.ኣ. = 433 ዓ.ም."} {"id": "7488", "contents": "1 January 434 - 29 August 434 እ.ኤ.ኣ. = 426 ዓ.ም. 30 August 434 - 31 December 434 እ.ኤ.ኣ. = 427 ዓ.ም."} {"id": "4470", "contents": "1 January 1927 - 11 September 1927 እ.ኤ.ኣ. = 1919 ዓ.ም. 12 September 1927 - 31 December 1927 እ.ኤ.ኣ. = 1920 ዓ.ም."} {"id": "50332", "contents": "ከሰማይ የወደቁ መልአክታን ከለምን ለማዳን መጥተው በሰው ልጆች ፍቅር የተነደፉ ከሰው ልጆችም ልጅ የወለዱ ኒፍሊች ናቸዉ"} {"id": "10992", "contents": "ፊልጶስ አረባዊ ከ236 እስከ 241 ዓ.ም. ድረስ የሮማ መንግሥት ንጉሠ ነገስት ነበረ። «አረባዊ» የተባለው ቤተሠቦቹ ከአረቢያ ስለመጡ ነበር። እሱ በ196 ዓ.ም. አካባቢ በሶርያ አውራጃ ተወለደ። በሮሜ ንጉሥ አሌክሳንድር ሴቬሩስ ዘመን ፊልጶስ የፕራይቶርያን ጠባቂዎች (የንጉሡ ልዩ ዘበኞች ክፍል) አባል ሆነ። በኋለኛውም ንጉሥ በ3ኛ ጎርዲያኖስ ዘመን በ235 ዓ.ም. ፊልጶስ የዘበኞች አለቃ ሆነ። ይኸው ንጉሥ ግን ልጅ ስለ ሆነ፣ ፊልጶስ እንደራሴ የሚመስል ሚና አጫወተ። ከዚህ ትንሽ በኋላ ጎርድያኖስ ሞተና ፊልጶስ በዚያን ጊዜ ንጉሥ ሆነ። በዚያው ጊዜ የሮማ ነገሥታት ሁሉ የተነሡ በሠራዊት ፈቃድነት ነበርና። ንጉሥ ፊልጶስ ሰላም ከፋርስ መንግሥት ጋር ካዋጀ በኋላ በጀርመናዊ ጎሣዎች ላይ ዘመቻ አደረገ። በየጊዜው ሠራዊቶቹ ጣውንት ንጉሥ በማቆም ያምጹ ነበር፤ ነገር ግን ሳይከናውኑ ቆይተዋል። በ240 ዓ.ም. የሮሜ ሺህኛው አመት በዓል አፈጸመ። ለዚህ በዓል አንድ ሺህ የጨዋታ ወታደሮች (gladiator) እና ብዙ እንስሶች መስዋዕት ሆኑ። በሚከተለው አመት ግን አንዱ ሠራዊት አለቃቸውን ዴቅዮስ ንጉሥ ሆኖ ስላቆሙት፣ ፊልጶስ ከነሱ ጋር ለመታገል ሂዶ ተገደለና ዴቅዮስ የዛኔ ንጉሥ ሆነ። በኋለኛው ክርስቲያን ታሪክ ጸሐፊው አውሳብዮስ ዘንድ፣ ንጉሥ ፊልጶስ አንድ ጊዜ ፋሲካ በዓል ለማስታወስ ወደ አንድ ቤተ ክርስቲያን ውስጥ ገባ። ሳይገባም ጳጳሱ ንስሐ እንዲገባ አደረጉት ተባለ። ከዚህ በላይ በየወቅቱ በክርስትያኖች ላይ የተካሄዱት እልቂቶች በፊልጶስ ዘመን የተቋረጡ ይመስላል። ስለዚህ ይህ ንጉሥ ምናልባት የሮማ የመጀመርያው ክርስቲያን ንጉሥ ባይሆንም እንኳን የክርስትና ተቆርቋሪ ሊባል ይቻላል ባዮች አሉ። ሆኖም በዘመኑ በወጡ መሐለቆች መሠረት እምነቱን ከሮማ አረመኔ ሃይማኖት መቸም የቀየረ አይመስልም።"} {"id": "11202", "contents": "የየመን ሪፐብሊክ በዓረቢያ ምድር ወይንም ፔኒሱላ በደቡብ ምዕራብ እስያ የምትገኝ ሀገር ስትሆን 530,000 ስኩኤር (ካሬ) ኪሎ ሜትር ስፋት እና ከ23 ሚሊዮን በላይ የሚሆን ነዋሪ አላት። ዋና ከተማዋ ሰንዓ በመባል ይጠራል። ጥንታዊቷ የመን የሳብያን መናገሻ ስትሆን ግዛቱም እስከ አሁኗ ኢትዮጵያ የሚደርስ ነበር። ብዙም ሳይቆይ በአይሁዱ ግዛት ሂሚያራት ቁጥጥር ስር ዋለች። በስድስት መቶኛ ክፍለ ዘመን እስልምና በየመን ውስጥ በአጭሩ ተንሰራፋ። የመን ከአስር ዘጠነኛው ክፍለ ዘመን ጀምሮ እስከ ሁለተኛው የአለም ጦርነት መጨረሻ ክልሎቿ በእንግሊዝ እና በኦቶማን ቱርኮች ተከፍላ ትመራ ነበር። ፕሬዝዳንት ሳላህ ስልጣን ላይ ከወጣ ጀምሮ የመን በአመፅና ተቃውሞ ታጅባለች። ይህም በሀገሪቱ ላይ ከፍተኛ የኢኮኖሚና የእድገት ቀውስ አስከትሎባታል። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "11280", "contents": "አረንጓዴ ዛጎል አሳ (ሮማይስጥ፦ Perna canaliculus) 2 ክፍት-ክድን ባለ ዛጎል ውስጥ ከሚኖሩት አሶች አንድ ዝርያ ነው። ዝርያው የሚገኘው በኒው ዚላንድ ጠረፍ አጠገብ ነው። ለኒው ዚላንድ ምጣኔ ሀብት እርግጥኛ ሚና አለው። ይኸ የዛጎል አሣ ዝርያ በተለይ ለአንጓ ብግነት (ሪህና ቁርጥማት) የሚያስታግስ ልዩ መድኃኒት በውስጡ ይሠራል። በዚህ ምክንያት በኒው ዚላንድ የሚበሉት ማዖሪ ኗሪዎች ከአንጓ ብግነት እምባዛም አይቸገሩም፤ ከአሳው የወጣው መድኃኒት ደግሞ በሌላ አገር በሚኖሩት የቁርጥማትና የሪህ ህመምተኞች ይፈለጋል።"} {"id": "11682", "contents": "መስከረም ፲ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፲ኛው ቀን ሲሆን የክረምት ወቅት ፹፩ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፫፻፶፮ ቀናት ሲቀሩ፣ በዘመነ ዮሐንስ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፫፻፶፭ቀናት ይቀራሉ። መስከረም 10፣ *፲፱፻፶፫ ዓ/ም - የቀድሞዋ ዳሆሚ (አሁን ቤኒን)፤ የቀድሞዋ ኣፐር ቮልታ (አሁን ቡርኪና ፋሶ)፤ የመካከለኛው አፍሪካ ሪፑብሊክ፤ ቻድ፤ ኮንጎ ሪፐብሊክ፤ አይቮሪ ኮስት፤ ጋቦን፤ ማዳጋስካር፤ ኒጀር፤ ሶማልያ፤ ቶጎ፤ ማሊ፤ ሴኔጋል እና ኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት አባላት ሆኑ። ፲፱፻፷፯ ዓ/ም - የቀድሞው የኢትዮጵያ መንግሥት ጠቅላይ ሚኒስትር ፀሐፊ ትዕዛዝ አክሊሉ ሀብተ-ወልድ ለደርግ የምርመራ ኮሚሽን ‘ዓለም በቃኝ’ እስር ቤት ሆነው ያዘጋጁትን “የታሪክ ማስተወሻ” ላኩ። በመስከረም ወር ፲፱፻፹፮ ዓ/ም በጦብያ መጽሔት ላይ የወጣው ይኼው የትሪክ ማስታወሻ ለሕይወት ታሪካቸው ዋቢ ምንጭ ሆኗል። ፲፱፻፸፪ ዓ/ም - የኢትዮጵያ አየር መንገድ ንብረት የነበረው ኢቲ-ኤጂዩ (ET-AGU) ዲ-ሲ ፫ (Douglas C-47 A -20-DK) አየር ዠበብ በደቡብ-ምዕራብ ኤርትራ፣ ከባረንቱ ማረፊያ ሊነሳ ሲያኮበኩብ በአፍንጫው ተደፍቶ ሲከሰከስ ከጥቅም ውጭ ሆኗል። ፲፱፻፸፪ ዓ.ም - የቀድሞዋ መካከለኛ አፍሪቃ ንጉዛት መንግሥት (Central African Empire) መሪ ዣን ቢዴል ቦካሳ በፈረንሳይ መንግሥት ዕርዳታ በተደራጀ ወታደራዊ መፈንቅለ መንግሥት ከሥልጣን ተወገዱ። ፳፻፫ ዓ/ም - የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ በአዋጅ ቁጥር 654/2001 መሠረት በየዓመቱ በመስከረም ወር በሁለተኛው ሳምንት ዕለተ ሰኞ እንዲከበር በተወሰነው ድንጋጌ የኢትዮጵያ ብሔራዊ አርማ ያለበት ሰንደቅ ዓላማ ቀን። ፲፮፻፬ ዓ/ም - መምበርቱ - የሚግማቅ አለቃ ጦቢያ መጽሔት ፪ኛ ዓመት ቁጥር ፮፤ መስከረም ፲፱፻፹፮ ዓ/ም (እንግሊዝኛ) Criminal Acts Against Civil Aviation 1992 / U.S. Department of Tranport, FAA, Office of Civil Aviation Security]] (እንግሊዝኛ) http://en.wikipedia.org/wiki/October_20"} {"id": "12852", "contents": "ቁጥር ፦ ለመቁጠር ወይም ደግሞ ለመለካት የምንጠቀምበት የሂሳብ ቁስ ነው። ቁጥሮች ከዚህ ከሁለቱ ጥቅማቸው ውጭ በአሁኑ ጊዜ ለልዩ ልዩ ጥቅም ይውላሉ። ለምሳሌ፦ አንድን ነገር ለመለየት (ምሳሌ ስልክ ቁጥር)፣ ለመደርደር (ሲሪያል ቁጥር)፣ ኮድ ለማበጀት (ISBN ቁጥር) ከብዙ በጥቂቶቹ ናቸው። አንድንድ ሂደቶች አንድ ወይም ሁለት ቁጥሮችን ወስደው ሌላ ቁጥርን ይሰጡናል። እኒህ ሂደቶች ኦፕሬሽን ይባላሉ። ለምሳሌ ቁጥር ሲስጠን ቀጣዩን ቁጥር የምናገኝ ከሆነ ይህ ሂደት ቀጣም በመባል ይታወቃል፣ የሚወስደውም ቁጥር ብዛት አንድ ብቻ ስለሆነ ዩናሪ ኦፐሬሽን ይባላል። እንደ መደመር፣ መቀነስና፣ ማባዛት፣ ማካፈል ያሉት ደግሞ ባይናሪ ኦፕሬሽን ይባላሉ። እንደዚህ ያሉትን የቁጥር ኦፕሬሽን የሚያጠናው የሂሳብ ክፍል ሥነ ቁጥር ወይም አርቲሜቲክ (በእንግሊዝኛ Arithmetic) ይሰኛል። የቁጥሮችን ቁመና በግሩፕ፣ ቀለበት ና ሜዳ የሚያጠናው የሂሳብ ክፍል የነጠረ አልጀብራ ተብሎ ይታወቃል። የሕንዳዊ-አረባዊ ቁጥሮች ምልክቶች (0123456789) በዘመናዊ ቅርጾቻቸው በአውሮፓ ከ1550 ዓም ግድም ጀምሮ ነው። ከዚያ በፊት በነባሮች ቅርጾቻቸው በአውሮፓ ከ968 ዓም ጀምሮ ይታወቁ ነበር። እነርሱም ከአረብኛ ቁጥሮች ተወሰዱ። አረቦችም የሕንድ ቁጥሮች የበደሩ ከ768 ዓም ጀምሮ ነበር። የአረብ ሊቃውንት ከአውሮፓ ሊቃውንት በነዚህ ፪ መቶ አመታት በዜሮ (0) ጥቅም ቅድምትነታቸው ምክንያት፣ በሥነ ቁጥር ብቻ ሳይሆን በሌሎች ሳይንስ ዘርፎች ሥነ ቁጥሮች በመቀለላቸው በኩል፣ ለጊዜው የአረብ አለም ሊቃውንት በይበልጥ ለመግፋት ቻሉ። ሕንዶችም የዜሮ ጥቅም ያወቁት ቢያንስ ከ620 ዓም ጀምሮ ነበር። ለያንዳንዱ ሕንዳዊ-አረባዊ ቁጥር ምልክት አደረጃጀት፣ በየአማርኛ ስሙ አንድ ሁለት ሦስት አራት አምስት ስድስት ሰባት ስምንት ዘጠኝ ይዩ። የግዕዝ ቁጥሮች ምልክቶች በቀጥታ ከግሪክ ፊደል ቁጥሮች ተበደሩ፤ እንዲሁ፦ ይህ የግሪኮች ዘዴ የተለማ ምናልባት 400 ዓክልበ."} {"id": "16614", "contents": "ቁንጫ መሄድ ሳትማር መዝለል ትማራለች የአማርኛ ምሳሌ ነው። ፈጣን ተማሪ ናት"} {"id": "16668", "contents": "ቂምህን አትርሳ የወደቀን አንሳ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ይቅር በል ግን አትርሳ"} {"id": "16680", "contents": "ቂፍ ቂፍ ያሰኘሽ እንደ ቄብ ዶሮ ለመከራሽ ላሳርሽ ኖሮ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ቂም ቂም ያሰኘሽ እንደዶሮ ለካስ ለመከራሽ ላሳርሽ ኖሮ"} {"id": "16716", "contents": "ቅናት ጥናት አያገናኝ ካባት ከናት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "12528", "contents": "ሩቢዲየም (rubidium) የንጥረ ነገሮች ሠንጠረዥ ውስጥ ኬሚካዊ ውክሉ Rb ነው። አቶማዊ ቁጥሩም 37 ነው። የጥንተ፡ንጥር ጥናት (ኬሚስትሪ) በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ ሩቢዲየም የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ። (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "12534", "contents": "ሴሊኒየም የንጥረ ነገሮች ሠንጠረዥ ውስጥ ኬሚካዊ ውክሉ Se ነው። አቶማዊ ቁጥሩም 34 ነው። የጥንተ፡ንጥር ጥናት (ኬሚስትሪ) በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ ሴሊኒየም የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ። (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "12618", "contents": "ማንችስተር ዩናይትድ የእግር ኳስ ቡድን ሲሆን በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ውስጥ ዋና ተካፋይ ነው። የሚጫወተው በራሱ ሜዳ ኦልድ ትራፎርድ ውስጥ ነው። ክለቡ በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ 20 የሊግ ዋንጫዎችን በማንሳት ሪከርድ ያለው ሲሆን 12 ጊዜ የኤፍ ኤ ካፕ ዋንጫ በማንሳትም ታሪክ ያለው ክለብ ነው። በሀብት እና በደጋፊ ብዛት ታላላቅ ከሆኑት የአለማችን ውጤታማ ክለቦች አንዱ ነው። ይህ ቡድን በቅጽል ስሙ ቀያይ ሰይጣኖች ወይም በእንግሊዝኛው The Red Devils በመባል ይታወቃል። ክለቡ የተመሰረተው ቤ.አ.አ. 1878 Newton Heath LYR F.C. በሚባለው የመጀመሪያ መጠሪያው ነበር። ከዚያም የሀገሪቱን ሊግ የተቀላቀለው እ.አ.አ. በ1892 ነበር. ከ1938 እ.አ.አ. ጀምሮ የሀገሪቱ ዋና የእግር ኳስ ክፍል መጫወት (ከእ.አ.አ. 1974-75 አመት በስተቀር) ጀመረ። የአውሮፓን ዋንጫ በእ.አ.አ. 1968 በማሸነፍ እና የሶስትዮሽ ዋንጫን እ.አ.አ. በ1999 በማሳካት የመጀመሪያው የእንግሊዝ ክለብ ነው። እ.አ.አ. በኖቬምበር 6፣ 1986 የቡድኑ ዋና አሰልጣኝ ሰር አሌክስ ፈርጉሰን ይባላሉ። 1. david de geA 2 ቪክቶር ሊንድሎፍ 3. ኤሪክ ቤይ 4. ፊል ጆንስ 5. ሀሪ ማጓየር 6. ፖል ፖግባ 7. ኤዲሰን ካቫኒ 8. ማታ 9. አንቶኒ ማርሻል 10. ማርከስ ራሽፎርድ 11. ሜሰን ግሪንዉድ 13. ሊ ግራንት 14. ጄሲ ሊንጋርድ 16. ማርከስ ሮሆ 17. ፍሬድ 18."} {"id": "17118", "contents": "ባለቤቱን ካልናቁ ሚስኮል አያደርጉ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "13290", "contents": "ካራን (አካድኛ፦ ሐራኑ፣ ግሪክ፦ Κάρραι /ካራይ/፤ ሮማይስጥ፦ Carrhae /ካራይ/) በዛሬው ቱርክ አገር ሻንልዩርፋ አውራጃ ውስጥ የሚገኝ ሥፍራ ነው። እጅግ ጥንታዊ ከተማ ሲሆን በአብርሃም ዘመን መኖሩ በኦሪት ዘፍጥረት ይጠቀሳል። የአብርሃም አባት ታራ ከነቤተሠቡ ጋር ከከለዳውያን ዑር ከተማ ተነሥተው ሁላቸው ወደ ካራን እንደ ፈለሱ ይላል። የካራን ዙሪያ አገር በእብራይስጥ ትርጉም ፓዳን-አራም (የአራም መንገድ) ወይም አራም ናሓራይም (አራም ከሁለቱ ወንዞች መካከል ወይም መስጴጦምያ) ይባላል። ካራን በባሊኅ ወንዝ ላይ ነው። ከዚህ በላይ በኤብላ የተገኙት ጽላቶች (2127-2074 ዓክልበ. ግድም ኡልትራ አጭር አቆጣጠር) የካራንን ጥንታዊነት ይመሰክራሉ። በነዚህ መዝገቦች መሠረት፣ አንድ የካራን ከንቲባ የኤብላን ልዕልት ዙጋሉምን አግብቶ ነበርና እርሷ ከዚያ «የካራን ንግሥት» ተባለች። ካራንም ከዚያ ዘመን ከኤብላ ጋር የሚነግድ ነጻ ከተማ እንደ ነበር ይታወቃል። ቢያንስ ከ1800 ዓክልበ. ካራን (እንደ ዑር) የጨረቃ ጣኦት የሲን ቤተ መቅደስ መኖርያ እንደ ነበረ በማሪ መዝገቦች ይነገራል። የአራማውያንና ሆራውያን መኖርያ ከ1500 ዓክልበ. በኋላ በሚታኒ (ሃኒጋልባት) መንግሥት ነበረ፤ ኬጢያውያን ግን በ1320 ዓክልበ. ግድም አቃጠሉትና ያዙት። ከዚህም በኋላ ዙሪያው በአሦር ሥልጣን ውስጥ ሆነ። አሦርም በ621 ዓክልበ. እየወደቀች ለጥቂት አመታት እስከ 617 ዓክልበ."} {"id": "8022", "contents": "1 January 157 - 27 August 157 እ.ኤ.ኣ. = 149 ዓ.ም. 28 August 157 - 31 December 157 እ.ኤ.ኣ. = 150 ዓ.ም."} {"id": "8238", "contents": "1 January 50 - 26 August 50 እ.ኤ.ኣ. = 42 ዓ.ም. 27 August 50 - 31 December 50 እ.ኤ.ኣ. = 43 ዓ.ም."} {"id": "8298", "contents": "1 January 20 - 26 August 20 እ.ኤ.ኣ. = 12 ዓ.ም. 27 August 20 - 31 December 20 እ.ኤ.ኣ. = 13 ዓ.ም."} {"id": "17928", "contents": "ተንኮለኛ ናቸው አርቃችሁ ቅበሩዋቸው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "17940", "contents": "ተኩሶ ጣለ ወጋ ነቀለ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "17952", "contents": "ተዋቅሶ ወዳጅነት የቂም ጠባሳ ባንገት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "14832", "contents": "ለሞፈር ቆራጭ እርፍ አይታየውም በግላጭ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ብዙ ጊዜ አለምን የምናያት ከኛ ፍላጎት አንጻር ነው። ስለሆነም በሁሉ ቦታ ተጨባጩን አለም በውን ከመረዳት ይልቅ ከኛ ፍላጎት አንጻር እንረዳለን። ሞፈር ቆርጩም እንጨት ባየ ቁጥርም ሞፈር የሚሆነውን ከማለም በቀር እርፍ ሊሆን የሚችለውን ችላ ይላል።"} {"id": "14838", "contents": "ለራሱ የማይረባ ለሌላም አይረባ የአማርኛ ምሳሌ ነው። እራሱን መጀመሪያ የጠቀመ ሌላውን ይጠቅማል።"} {"id": "14850", "contents": "ለሰማይ ምሰሶ የለው፤ ለባእድ ስር የለው የአማርኛ ምሳሌ ነው። ለሰማይ ምሰሶ የለው ለባእድ ስር የለው የአማርኛ ምሳሌ ነው። ለሰማይ ምሰሶ የለው ለባእድ ስር የለው የአማርኛ ምሳሌ ነው። ባዕድ ምንም ቢያቀርቡት ዞሮ ያው ነው ያው ዘመድ ይሻላል። ምንጭ፦ አዲሱ የምሳሌያዊ አነጋገሮች መጽሐፍ፣ ገጽ ፳"} {"id": "18696", "contents": "ሃሮልድ ላምብ (እ.አ.አ. ከ1892-1962) ታዋቂ አሜሪካዊ ደራሲ ነው። በዋናነት እንግሊዝኛ: Marching Sands በተሰኘው ስራው ይታወቃል። ‎የአሜሪካዊ ደራሲያን ዝርዝር (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "18744", "contents": "ቶማስ ሜይን ሬይድ (እ.አ.አ. ከ1818 – 1883) ታዋቂ አሜሪካዊ ደራሲ ነው። በዋናነት እንግሊዝኛ: The Rifle Rangers በተሰኘው ስራው ይታወቃል። ‎የአሜሪካዊ ደራሲያን ዝርዝር (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "13926", "contents": "ሐምሌ ፳፫ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፫፻፳፫ ኛው ዕለት ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በዘመነ ዮሐንስ ፵፫ ዕለታት ሲቀሩ፤ በዘመነ ማቴዎስ፤ ማርቆስ እና ሉቃስ ደግሞ ፵፪ ዕለታት ይቀራሉ። የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን በዚህ ዕለት ስማዕቱ ቅዱስ ጊዮርጊስን ታስባለች። ፯፻፶፬ ዓ/ም የዛሬዋ የኢራቅ ዋና ከተማ ባግዳድ ተመሠረተች። ፲፮፻፳፩ ዓ/ም ናፖሊ በተባለች የምዕራብ ኢጣልያ ከተማ በመሬት ነውጥ ፲ ሺህ ሰዎች ሕይወታቸውን አጡ። ፲፰፻፺፩ ዓ/ም - የሐረር ከተማ የመጀመሪያው የመድኀኒት መደብር፤ ዛፊሮፖፑሎ በተባለ ግሪክ ‘ፋርማሲ ኢትዮፕዬን’በሚል ስም ተከፈተ። ፲፱፻፫ ዓ/ም ደጃዝማች ተፈሪ መኮንን እና ወይዘሮ መነን አስፋው በዚህ ዕለት ተጋቡ። ፲፱፻፳፪ ዓ/ም በኡራጓይ ላይ ለመጀመሪያ ጊዜ በተካሄደው የዓለም አቀፍ እግር ኳስ ማኅበር ዋንጫ ውድድር አስተናጋጇ ኡራጓይ ዋንጫውን ዋና ከተማዋ ሞንቴቪዲዮ ላይ አሸነፈች። ፲፱፻፵፰ ዓ/ም ፕሬዚደንት አይዘንሃወር የአሜሪካ \"የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት\" (House of Representatives) እና \"የእንደራሴዎች ሸንጎ\" (Senate) በአንድነት ያጸደቁትን “በእግዚአብሔር እናምናለን” (\"In God We Trust”) የሚለውን የአገሪቱን ብሔራዊ መፈክር ሕግ ፈረሙ። (እንግሊዝኛ) http://en.wikipedia.org/wiki/July 30"} {"id": "19500", "contents": "ነቅናቂ ሳለ ማን ጥሩ ይጠጣል የአማርኛ ምሳሌ ነው። በጥባጮችን ለማንኳሰስ የሚረዳ"} {"id": "19536", "contents": "ነገር ሳያውቁ ሙግት ሳይጎለብቱ ትእቢት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21624", "contents": "ያላባቱ ቢዛቁን አባክኖ ያባክን የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያላባቱ ቢዛቁን አባክኖ ያባክን የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20970", "contents": "የለመደ ልማድ ያሰርቃል ከማእድ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የለመደ ልማድ ያሰርቃል ከማእድ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21096", "contents": "የሚከርመውም የማይከርመውም አንድነት ዝናብ ይለምናል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሚከርመውም የማይከርመውም አንድነት ዝናብ ይለምናል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21108", "contents": "የሚያልቅ እህል ከማያልቅ ዘመድ ያጣላል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሚያልቅ እህል ከማያልቅ ዘመድ ያጣላል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20262", "contents": "እብድ ቀን አይመሽም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20280", "contents": "እናት የሌለው ልጅ ቀላል እንደ ጌሾ ሳይበላ የበላ ሳይናገር ዋሾ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22548", "contents": "የደቡብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ዴሞክራሲያዊ ሕብረት የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲ ነው።"} {"id": "22554", "contents": "የጉራጌ ሕዝብ ዴሞክራሲያዊ ግንባር የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲ ነው።"} {"id": "22578", "contents": "ለውዝ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።"} {"id": "22638", "contents": "ቁርቁራ (Ziziphus mauritiana) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው። ቊጥቋጥ ወይም አነስተኛ ዛፍ እስከ 6 ሜትር ይደርሳል። (በአንድ ጥናት ዘንድ፣ የእህቱ ዝርያ Ziziphus spina-christi «ቁርቁራ» ወይም ጌባ ተብላለች።) ባጠቃላይ እንደ ቆላ ቊጥቋጥ ይገኛል። የደረቀው እንጨት በሶማሌ ሴቶች ጸጉራቸውን ለማጠን ይጠቀማል። በአንዳንድ ቦታ ልጡ እንደ አሳ መርዝ ተጠቅሟል። ሥሮቹ ቁርጥ አድርጎ የሚስብና ያንገት ነቀርሳ (ስክሮፉላ) ለማከም የሚችል ጥንተ ንጥር ሊኖራቸው ይቻላል። ፍሬው ቢበላም አማረ ጌታሁን (በ1976 እ.ኤ.አ.) እንደ ጻፉ ልጆች ብቻ እንደ በሉት መሰላቸው። በቆላ ግን ያደጉትም ሰዎች እንደ በሉት ጨመሩ። ልጆችም ዘሮቹን ለዶቃዎች መጠቀማቸውን መሰከሩ። ቀዩ እንጨት ውድ ነው፤ በእሳት ላይ ጢስን ለመስጠት ይጠቀማል። ^ አማረ ጌታሁን - SOME COMMON MEDICINAL AND POISONOUS PLANTS USED IN ETHIOPIAN FOLK MEDICINE March 1976 እ.ኤ.አ."} {"id": "22656", "contents": "በጢሕ፣ ሃብሃብ፣ ከርቡሽ ወይም ብርጭቅ (ሮማይስጥ፦ Citrullus lanatus) በኢትዮጵያ እና በሌሎች አገራት ውስጥ የሚገኝ ተክል ዝርያ ነው። እነዚህ ተክሎች በፍሬያቸው (መሐሌ) ሊታወቁ ይችላሉ። የመሐሌ ውስጥ ሥጋ ጣፋጭና አብዛኞቹ ቀይ ነው። የበጢሕ ወገን የተለያዩ ሌሎች የዱር ዝርዮች እንደ የትሪንጎ ዱባ ወይም የበረሃ ቅል አሉት፤ ይህም ወገን በዱባ አስተኔ (Cucurbitaceae) ውስጥ ይመደባል።"} {"id": "22680", "contents": "ነጭ ሽቶ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።"} {"id": "22686", "contents": "ኣልቅም (Sesbania) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ወገን ነው። ግራንግሬ (S. sesban) በዚህ ወገን አለ።"} {"id": "30810", "contents": "ማሩን አምርሮ ወተቱን አጥቁሮ ቢነግርህ አትመን የአማርኛ ምሳሌ ነው። ማሩን አምርሮ ወተቱን አጥቁሮ ቢነግርህ አትመን የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "30822", "contents": "አጥብቀህ ጎርሰህ ወደ ዘመድህ ተመለስ የአማርኛ ምሳሌ ነው። አጥብቀህ ጎርሰህ ወደ ዘመድህ ተመለስ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "30858", "contents": "ብልሃተኛ ነጋዴን ጉም ለብሶ ይቀሙት ከስፍራዋ ሳትላወስ እሩቅ አገር ትደርስ ለሰው ያስታውቅ ለራሱ አያውቅ ስሔድ አገኘኋት ስመለስ አጣኋት እሷ ገላ እሷ ትጮኽ እፍ ካለው ሜዳ አንዲት ስንደዶ ትንሽ ጉተና አፋፍ ላፋፍ ትዞር የቤት መዝጊያዋ ጭራሮ ስትሔድ ውላ ጭራሮዋን ዘግታ ትተኛ"} {"id": "30942", "contents": "ተስታ የእስፓንያ ንጉሥ ነበረ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "46680", "contents": "አራጎን (እስፓንኛ፦Aragón) የእስፓንያ ክፍላገር ነው። ዋና ከተማ ዛራጎዛ ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "46782", "contents": "አስገዳጅ እውነት ማለት በምንም ዓይነት መንገድ ውሸት ሊሆን የማይችል ረቂቅ ነው። በሌላ አነጋገር፣ አሁን ካለው ዓለም ሌላ ዓለሞች ቢፈጠሩ ኖሮ እንኳ እውነትነቱ ጸንቶ የሚቆም ወይም ግድ የሚል ረቂቅ ማለት ነው። ለምሳሌ፦ 1+1= 2 አስገዳጅ እውነት ነው፣ ምክንያቱም በምንም ዓይነት ውሸት ሊሆን አይችልም። በሌላ አነጋገር አንድ ድመትና እና ሌላ አንድ ድመት፣ ሁለት ድመቶች ከመሆን በስተቀር በምንም አማራጭ ሌላ ሊሆኑ አይችሉም። ሌላ ምሳሌ ፦ \"ነገ ይዘንባል ወይንም አይዘንብም\" ቢባል፣ ይሄ ረቂቅ ዓረፍተ ነገር ምንጊዜም እውነት ነው። የፈለገ ነገር ቢፈጠር፣ ወይ ከመዝነብ ወይም ካለመዝነብ ውጭ ሊሆን እሚችል ነገር የለም። ነገ ሊዘንብ እና እንዲሁም በዚያው ጊዜ ላይዘንብ አይችልም! የሒሳብና የሥነ አመክንዮ ዕውቀቶች እንደዚህ ባሉ አስገዳጅ እውነቶች ላይ የተመሰረቱ ናቸው፣ ሥለሆነም ማናቸውም የሒሳብ ዕውቀቶች በሥነ አመክንዮ እውነትነታቸው ይረጋገጣል።"} {"id": "40782", "contents": "ኪልቅያ (ግሪክኛ፡- Κιλικία /ኪሊኪያ/፣ አሦርኛ፡- ሒላኩ፣ ሒሊኩ) በጥንት ደቡብ-ምሥራቅ አናቶሊያ (የአሁኑ ቱርክ አገር) የተገኘ አውራጃ ነበረ። በኬጢያውያን መንግሥት ዘመን አገሩ «ኪዙዋትና» ይባል ነበር። ከዚያ በኋላ ሆሜር የኪልቅያ ሰዎች የትሮያ ጓደኞች እንደ ነበሩ ይጽፋል። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "40854", "contents": "ሚሪና (ግሪክ፦ Μύρινα) (ሌምኖስ) የግሪክ አገር ከተማ ሲሆን የሌምኖስ ደሴት ዋና ከተማ ነው። 7,488 ያሕል ሰዎች ይኖሩበታል። እጅግ ጥንታዊ ከተማ ነው።"} {"id": "40986", "contents": "26 January በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) በዘመነ ማቴዎስ፣ በዘመነ ማርቆስና በዘመነ ሉቃስ ጥር 18 ቀን ማለት ነው። በዘመነ ዮሐንስ ግን (ዘመነ ሉቃስ የሥግር ዓመት በመሆኑ) ጥር 17 ቀን ላይ ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "35706", "contents": "የኢትዮጵያ ሲቪል ኤቪዬሽን ባለሥልጣን በትራንስፖርትና መገናኛ ሚኒስቴር ስር የሚገኝ የመንግሥት ተቋም ነው። የኢትዮጵያ ሲቪል ኤቪዬሽን ባለሥልጣን (እንግሊዝኛ) የኢትዮጵያ ሲቪል ኤቪዬሽን ባለሥልጣን (Archive) (እንግሊዝኛ)"} {"id": "4997", "contents": "1 January 1664 - 7 September 1664 እ.ኤ.ኣ. = 1656 ዓ.ም. 8 September 1664 - 31 December 1664 እ.ኤ.ኣ. = 1657 ዓ.ም."} {"id": "44334", "contents": "ጉንጉኑም ከ1844 እስከ 1817 ዓክልበ. ድረስ (ኡልትራ አጭር) የላርሳ መጀመርያ ንጉሥ ነበረ። በኋላ በተጻፈው «የላርሳ ነገሥታት ዝርዝር» በተባለው ጽላት ዘንድ፣ ከጉንጉኑም አስቀድሞ የላርሳ ነገስታት ናፕላኑም፣ የምጺዩም፣ ሳሚዩም እና ዛባያ ነበሩ። ከሥነ ቅርስ ግን እነዚህ ሰዎች በላጋሽ ዙሪያ የገዙት የአሞራውያን አለቆች እንደ ነበሩ ይመስላል፣ እንጂ «ንጉሥ» ለሚለው ማዕረግ አልደፈሩም። ጉንጉኑም የሳሚዩም ልጅና የዛባያ ወንድም እንደ ነበር ከጽሑፎቻቸው ይታወቃል። ለዘመኑ ከ፳፰ የዓመት ስሞቹ ሁላቸው በሙሉ ታውቀዋል። ከነርሱም መካከል፦ 1844 ዓክልበ. ግ. - «ጉንጉኑም ንጉሥ የሆነበት ዓመት» 1842 ዓክልበ. ግ. - «ባሺሚ የጠፋበት ዓመት» 1840 ዓክልበ. ግ. - «አንሻን የጠፋበት ዓመት» 1835 ዓክልበ. ግ. - «ሁለት ታላቅ ምልክታትና የመሽከሚያ ወምበር እንደ ስጦታ ወደ ናና ቤተ መቅደስ (በኡር) ያመጣበት ዓመት» 1826 ዓክልበ. ግ. - «በአማልክት ትዕዛዝ ማልጊዩም በመሣርያዎች የተሸነፈበት፣ የመንግድ ቤት የያዘበት፣ የተራራ ቦይ ምንጭ የከፈተበት ዓመት» ጉንጉኑም የላርሳን ነጻነት ከኢሲን መንግሥት አዋጀ። መጀመርያ ፱ የዓመት ስሞቹ ስለ ላርሳ ጣኦት (ኡቱ) ሲጠቀሱ፣ ከ፲ኛው ዓመት(1835 ዓክልበ.) ጀምሮ የኡር ቤተ መቅደስ ይጠቀሳል። ስለዚህ ጉንጉኑም ዑር ከኢሲን ግዛት የያዘው በዚያ ወቅት ያህል እንደ ነበር ያስረዳል። በ፲፫ኛው ዓመት (1832 ዓክልበ.)፣ የኢሲን ንጉሥ ሊፒት-እሽታር ሴት ልጅ ኤኒንሱንዚ የዑር መቅደስ ጣኦት ሴት ካህን ሆና እንድትሾም አረጋገጠ። ለዚህ ሹመት መመረጧ ደግሞ በሊፒት-እሽታር ዓመት ስም ይዘገባል። በ1826 ዓክልበ."} {"id": "5123", "contents": "1 January 1601 - 7 September 1601 እ.ኤ.ኣ. = 1593 ዓ.ም. 8 September 1601 - 31 December 1601 እ.ኤ.ኣ. = 1594 ዓ.ም."} {"id": "5141", "contents": "1 January 1592 - 7 September 1592 እ.ኤ.ኣ. = 1584 ዓ.ም. 8 September 1592 - 31 December 1592 እ.ኤ.ኣ. = 1585 ዓ.ም."} {"id": "38796", "contents": "ሊሙ ቆሳ በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው። {{አቀማመጥ |align=center ሊሙ ቆሳ በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "2237", "contents": "1 January 1950 - 10 September 1950 እ.ኤ.ኣ. = 1942 አ.ም. 11 September 1950 - 31 December 1950 እ.ኤ.ኣ. = 1943 አ.ም."} {"id": "5513", "contents": "1 January 1409 - 6 September 1409 እ.ኤ.ኣ. = 1401 ዓ.ም. 7 September 1409 - 31 December 1409 እ.ኤ.ኣ. = 1402 ዓ.ም."} {"id": "5519", "contents": "1 January 1406 - 6 September 1406 እ.ኤ.ኣ. = 1398 ዓ.ም. 7 September 1406 - 31 December 1406 እ.ኤ.ኣ. = 1399 ዓ.ም."} {"id": "5777", "contents": "1 January 1278 - 4 September 1278 እ.ኤ.ኣ. = 1270 ዓ.ም. 5 September 1278 - 31 December 1278 እ.ኤ.ኣ. = 1271 ዓ.ም."} {"id": "5789", "contents": "1 January 1272 - 4 September 1272 እ.ኤ.ኣ. = 1264 ዓ.ም. 5 September 1272 - 31 December 1272 እ.ኤ.ኣ. = 1265 ዓ.ም."} {"id": "5801", "contents": "1 January 1266 - 4 September 1266 እ.ኤ.ኣ. = 1258 ዓ.ም. 5 September 1266 - 31 December 1266 እ.ኤ.ኣ. = 1259 ዓ.ም."} {"id": "5933", "contents": "1 January 1200 - 4 September 1200 እ.ኤ.ኣ. = 1192 ዓ.ም. 5 September 1200 - 31 December 1200 እ.ኤ.ኣ. = 1193 ዓ.ም."} {"id": "5939", "contents": "1 January 1197 - 4 September 1197 እ.ኤ.ኣ. = 1189 ዓ.ም. 5 September 1197 - 31 December 1197 እ.ኤ.ኣ. = 1190 ዓ.ም."} {"id": "6053", "contents": "1 January 1140 - 4 September 1140 እ.ኤ.ኣ. = 1132 ዓ.ም. 5 September 1140 - 31 December 1140 እ.ኤ.ኣ. = 1133 ዓ.ም."} {"id": "46374", "contents": "ኖርዌይኛ (norsk /ኖሽክ/) በተለይ በኖርዌይ የሚነገር ቋንቋ ነው። ኖርዌይኛ በኢንግሊዝኛ ከሚታወቁት 26 ፊደላት በተጨማሪ ሦስት ፊደላት አለው። እነርሱም å፣ ø እና æ ናቸው። የኖርዌይኛ ውክፔዲያ አለ! (ይህ ቋንቋ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "4769", "contents": "1 January 1778 - 8 September 1778 እ.ኤ.ኣ. = 1770 ዓ.ም. 9 September 1778 - 31 December 1778 እ.ኤ.ኣ. = 1771 ዓ.ም."} {"id": "6143", "contents": "1 January 1095 - 4 September 1095 እ.ኤ.ኣ. = 1087 ዓ.ም. 5 September 1095 - 31 December 1095 እ.ኤ.ኣ. = 1088 ዓ.ም."} {"id": "6185", "contents": "1 January 1074 - 3 September 1074 እ.ኤ.ኣ. = 1066 ዓ.ም. 4 September 1074 - 31 December 1074 እ.ኤ.ኣ. = 1067 ዓ.ም."} {"id": "6203", "contents": "1 January 1065 - 3 September 1065 እ.ኤ.ኣ. = 1057 ዓ.ም. 4 September 1065 - 31 December 1065 እ.ኤ.ኣ. = 1058 ዓ.ም."} {"id": "4883", "contents": "1 January 1721 - 8 September 1721 እ.ኤ.ኣ. = 1713 ዓ.ም. 9 September 1721 - 31 December 1721 እ.ኤ.ኣ. = 1714 ዓ.ም."} {"id": "3299", "contents": "1936 አመተ ምኅረት መስከረም 1 ቀን - የጀርመን ሃያላት ሙሶሊኒን ከእስር በት እንዲያመልጥ ነጻ አወጡት። መስከረም 12 ቀን - ሙሶሊኒ አዲስ መንግሥት 'የጣልያን ህብረተሰባዊ ሬፑብሊክ' በስሜን ጣልያን ጀመረ። መስከረም 20 ቀን - የአሜሪካ ሃያላት ወደ ናፖሊ በጣልያን ገቡ። ኅዳር 12 ቀን - ሊባኖስ ከፈረንሳይ ነጻነት አገኘ። ነሐሴ 19 ቀን - ፓሪስ ከተማ በጓደኞች አርበኞች ከጀርመን ነጻ ወጣች። ታኅሣሥ 22 ቀን - ኦማር ሀሳን አህመድ አል-በሽር"} {"id": "49998", "contents": "የግንባታ ምህንድስና የግንባታ ሂደትን የማቀድ፣ የማስፈጸም፣ ለግንባታው የሚያስፈልጉ የግንባታ ቁሳቁሶችን የማጓጓዝና የማቅረብ፣ እንዲሁም የግንባታ ቦታውን ለሚፈለገው የግንባታ አካል እንዲውል በግንባታው አካባቢ የሚገኙ የተፈጥሮ ሀብቶች ጥበቃ መሟላቱን የማረጋገጥ፣ የግንባታ ቦታው ለግንባታ ስራ ደህንነትና ምቹነት ያለው መሆኑን የማረጋገጥ እንዲሁም አግባብ የሆነ የግንባታ መሬት አጠቃቀምን የሚከታተልና የሚያስፈጽም የምህንድስና ዘርፍ ነው። የግንባታ ተቋራጮች በሌሎች የሲቪል ምህንድስና አገልግሎቶች ላይ ከተሰማሩ የአገልግሎት ተቋሞች አንጻር የተሰማሩበት መስክ ከፍተኛ የንግድ አደጋ ወይም መዋዠቅ ስለሚከሰትበት የግንባታ መሃንዲሶች አብዛኛውን ጊዜያቸውን ንግድን በተመለከቱ ጉዳዮች ለምሳሌ ያህል የግንባታ ውሉን በመገምገም እና ማስተካከያ የሚያስፈልጋቸውን ጉዳዮች በማርቀቅ፣ የግንባታ ግብአቶችን አቅርቦት ፍሰት በመቆጣጠር፣ እንዲሁም የግንባታ እቃዎች የገበያ ዋጋ መረጃን በመሰብሰብ ላይ ያውላሉ።"} {"id": "6791", "contents": "1 January 778 - 1 September 778 እ.ኤ.ኣ. = 770 ዓ.ም. 2 September 778 - 31 December 778 እ.ኤ.ኣ. = 771 ዓ.ም."} {"id": "6797", "contents": "1 January 775 - 2 September 775 እ.ኤ.ኣ. = 767 ዓ.ም. 3 September 775 - 31 December 775 እ.ኤ.ኣ. = 768 ዓ.ም."} {"id": "7151", "contents": "1 January 599 - 31 August 599 እ.ኤ.ኣ. = 591 ዓ.ም. 1 September 599 - 31 December 599 እ.ኤ.ኣ. = 592 ዓ.ም."} {"id": "7157", "contents": "1 January 596 - 30 August 596 እ.ኤ.ኣ. = 588 ዓ.ም. 31 August 596 - 31 December 596 እ.ኤ.ኣ. = 589 ዓ.ም."} {"id": "7253", "contents": "1 January 549 - 30 August 549 እ.ኤ.ኣ. = 541 ዓ.ም. 31 August 549 - 31 December 549 እ.ኤ.ኣ. = 542 ዓ.ም."} {"id": "7571", "contents": "1 January 393 - 29 August 393 እ.ኤ.ኣ. = 385 ዓ.ም. 30 August 393 - 31 December 393 እ.ኤ.ኣ. = 386 ዓ.ም."} {"id": "7595", "contents": "1 January 381 - 29 August 381 እ.ኤ.ኣ. = 373 ዓ.ም. 30 August 381 - 31 December 381 እ.ኤ.ኣ. = 374 ዓ.ም."} {"id": "7619", "contents": "1 January 369 - 29 August 369 እ.ኤ.ኣ. = 361 ዓ.ም. 30 August 369 - 31 December 369 እ.ኤ.ኣ. = 362 ዓ.ም."} {"id": "7703", "contents": "1 January 327 - 30 August 327 እ.ኤ.ኣ. = 319 ዓ.ም. 31 August 327 - 31 December 327 እ.ኤ.ኣ. = 320 ዓ.ም."} {"id": "3629", "contents": "ቡጁምቡራ እስከ ታህሳስ 2011 ዓም ድረስ የቡሩንዲ ዋና ከተማ ነበር። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 331,700 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 03°22′ ደቡብ ኬክሮስ እና 29°19′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል። ከ1881 ዓ.ም. በፊት ትንሽ መንደር ነበር። በዚያ አመት በጀርመን ምሥራቅ አፍሪካ የወታደር ጣቢያ ሆነ። በ1914 ዓ.ም. የመንግሥታት ማኅበር ሯንዳ-ኡሩንዲ ለቤልጅግ ሥልጣን ሲሰጥ፣ ከተማው የመንግሥት መቀመጫ ሆነ። በ1954 ዓ.ም. ቡሩንዲ ነጻነት ስታገኝ፣ የከተማው ስም ከ'ኡሱምቡራ' ወደ 'ቡጁምቡራ' ተቀየረ።"} {"id": "3671", "contents": "ትቢልሲ የጆርጂያ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 1,300,293 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 1,093,000 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 41°43′ ሰሜን ኬክሮስ እና 44°48′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል። በአንድ አፈ ታሪክ ዘንድ ከተማው የተመሠረተ በ450 ዓ.ም. ሲሆን፣ ዕድሜው ከዚያ በላይ እንደሆነ ይመስላል። በ494 ዓ.ም. ገደማ ዋና ከተማ ሆነ። Tblisi Cityscape Abanotubani Aghmashenebeli street Europe square Nariqala castle Metekhi church Cathedral inside"} {"id": "3677", "contents": "ጆርጅታውን (Georgetown) የጋያና ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 227,700 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 06°46′ ሰሜን ኬክሮስ እና 58°10′ ምዕራብ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል። እንግሊዞች ቅኝ አገሩን ከሆላንድ በ1773 ዓ.ም. ያዙትና ከተማውን ጀመሩ። ይሁንና በ1774 ዓ.ም. ፈረንሳዮች ኬንግሊዞች ያዙትና ከተማውን ዋና ከተማ አድርገው ስሙን ላ ኑቨል ቪል ('አዲሱ ከተማ') አሉት። ደግሞ ወደ ሆላንድ በ1776 ዓ.ም. ሲመልስ ግን እነሱ ከተማውን ስታብሩክ አሉት። በ1804 ዓ.ም. ስሙ ጆርጅታውን ሆነና አገሩ ወደ እንግሊዝ ግዛት ተመለሠ።"} {"id": "50238", "contents": "Mode Gakuen Cocoon Tower(ጃፓን:モード学園コクーンタワ-) - በቶኪዮ, ጃፓን ውስጥ የሚገኘው ሰማይ ጠቀስ. ግንባታ በ 2006 ተጀምሮ በ 2008 ተጀምሯል."} {"id": "3713", "contents": "ሊሎንጔ የማላዊ ዋና ከተማ ነው። የመንግሥት መቀመጫ በ1967 ዓ.ም. ወዲህ ከዞምባ ተዛወረና። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 646,750 (1997 ዓ.ም.) ሆኖ ይገመታል። ከተማው 13°58′ ደቡብ ኬክሮስ እና 33°49′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል።"} {"id": "16355", "contents": "ሺ ይሙቱ ሺ አውል አይሙት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሺ አውል ከሚሞት አንድ ሺ ይሙት"} {"id": "16373", "contents": "ሽማግሌ ካልሞተ ስንዴ ካልሸተ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "12977", "contents": "ኢትዮጵያ ውስጥ የሚሰራ የምግብ አይነት ሲሆን፣ የሚሰራውም ከባቄላ ወይም አተር ነው። 5-8 pounds of chicken drumsticks and thighs skinned and cleaned 8 large onions fine chopped 2 cup of vegetable oil 5 teaspoons minced or powder garlic 2 teaspoons minced or powder ginger 1/2 cup of authentic Ethiopian Berbere (more to make spicier) 1/4 cup of Paprika for redness 2 teaspoon Korerima 2 teaspoon Wot Kimem 2 teaspoon salt (as needed) 1 cup of water Preparation Method:In large pot, simmer onion, garlic and ginger with vegetable oil till lightly brown. Add Berbere and Paprika, continue to simmer for about 15-20 minutes at low heat stirring occasionally by adding a touch of water as needed to avoid sticking. Add chicken and simmer until chicken is done. Finish of simmering by add salt, Koreria, Wot kimem and water. Serve hot with Injera (Ethiopian flat bread made of teff)."} {"id": "50712", "contents": "ኮሮናቫይረሶች በአጥቢዎች እና በአዕዋፍ ላይ በሽታ የሚያስከትሉ የቫይረሶች ስብስብ ናቸው። ኮሮናቫይረሶች በሰዎች ላይ እንደጉንፋን ያሉ ቀለል ያሉ የመተንፈሻ አካላት ኢንፌክሽን እንዲከሰት ሲያደርጉ አንድ አንድ ጊዜ ደግሞ እስከ ሞት የሚያደርሱ እንደ ሳርስ ፣ መርስ ፣ እና ኮቪድ-19 ዓይነት ከባድ በሽታዎችን ሊያስከትሉ ይችላሉ። የሚያስከትሉት የበሽታ ምልክቶች በሌሎች እንስሶች ላይ የተለያዩ ናቸው። በዶሮዎች ላይ ለምሣሌ የመተንፈሻ አካላት በሽታ ሲያስከትሉ በላሞች እና አሳሞች ላይ ተቅማጥን ያስከትላሉ። እስካሁን ድረስ ሰዎችን የሚያጠቁትን ኮሮናቫይረሶችን የሚከላከሉ ወይም የሚያከሙ ክትባት ወይም የጸረ-ቫይረስ መድኃኒቶች የሉም። ኮሮናቫይረሶች ለመጀመሪያ ጊዜ የተገኙት እ.ኤ.አ 1960ዎቹ መጨረሻ አካባቢ ነው። መጀመሪያ የተገኙት በዶሮዎች ላይ ተላላፊ የብሮንካይቲስ ቫይረሶች እና በሰዎች ላይ ደግሞ ቀላል ጉንፋን የሚያስከትሉ ቫይረሶች ነበሩ። ከዚያም በመቀጠል እ.ኤ.አ. 2003 እንደ SARS-CoV ፣ በእ.ኤ.አ. 2004 HCoV NL63 ፣ በእ.ኤ.አ. 2005 HKU1 ፣ በእ.ኤ.አ. 2012 MERS-CoV ፣ እናም በእ.ኤ.አ. 2019 SARS-CoV-2 (ወይም በቀድሞ አጠራሩ 2019-nCoV) ዓይነት ያሉ ተመሳሳይ ቫይረሶች ተገኝተዋል። ከነዚህም አብዛኛዎቹ ከባድ የመተንፈሻ አካላት ኢንፌክሽን አስከትለዋል። ^ Kahn, Jeffrey;"} {"id": "13241", "contents": "ኦሊምፐስ ሞንስ ማርስ ውስጥ የሚገኝ ተራራ ሲሆን፣ መሬት በምትገኝበት ስርአተ ፈለክ ወይም በሌላ አጠራር የፀሐይ ሥርዓተ ፈለክ ታላቁ ተራራ ነው፡፡ በመሬት ላይ በከፍታው ከሚታወቀው ኤቨረስት ተራራ 3 እጥፍ ያክላል። አጠቃላይ ቁመቱ 27 ኪሎ ሜትር ነው።"} {"id": "16997", "contents": "መርዓዊ ስጦት ታዋቂ ኢትዮጵያዊ የሙዚቃ መሣሪያዎች ተጫዋች፣ ዜማ ደራሲ እና ሙዚቃ አቀናባሪ ነው። ናሽናል ቢብሊዮግራፊ ቡድን፣ የአንጋፋ አርቲስቶች መዝገበ የሕይወት ታሪክ፣ መጋቢት ፳፻፣ ገጽ 26 (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "14237", "contents": "ሀብታም ነው መባል ያኮራል ድሀ ነው መባል ያሳፍራል የአማርኛ ምሳሌ ነው። - ሃብታም መሆንን የሚያበረታታ እና ድህነትን የሚያጥላላ ተረት ነው።"} {"id": "17123", "contents": "ባለቤት ያቀለለውን አሞሌ ባለእዳ አይሽከመውም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ባለቤቱ ያቃለለውን ባለእዳ አይቀበለውም"} {"id": "17243", "contents": "ባለጌን ካሳደገው የገደለው ይጽድቃል የአማርኛ ምሳሌ ነው። አስተዳደግ ወሳኝ ነው።"} {"id": "17261", "contents": "2 ጭልፋ የሽንብራ ሽሮ፤ 3 ጭልፋ ውኃ ፤ 1 የተከተፈ ቲማቲም ፤ ግማሽ ጭልፋ በደቃቁ የተከተፈ ቀይ ሽንኩርት ፤ 5 ፍሬ ነጭ ሽንኩርት (የተፈጨ)፤ 1 የሻይ ማንኪያ ጨው ፤ 1 የሾርባ ማንኪያ ብትን በርበሬ እና 1 ጭልፋ ዘይት ሽንኩርቱን እስኪበስል ድረስ በዘይት ማቁላላት፣ ከዚያ በኋላም በርበሬና ቲማቲም መጨመር፣ በነጭ ሽንኩርትና ጨው ማጣፈጥ፣ የሽንብራውን ዱቄት በውኃ በጥብጠን ቁሌቱ ላይ መጨመር፤ ሳያቋርጡ ማማሰል በሚገባ እስኪበስል፡፡"} {"id": "13739", "contents": "ጉድ ባይ ብዬ መጣሁ (23) አለቃ ከስራ በጣም ደክሟቸው ያለሰአት ወደ ቤት ይመጣሉ። ልክ እቤት እንደደረሱ ወ /ሮ ማዘንጊያ ሲያቃትቱ ሰምተው መቋሚያቸውን ጠበቅ አድርገው ወደ ቤት ሳያንኳኩ ..ሰተት ይላሉ ልክ እንደገቡ የሳቸው [የአለቃ] ቅርብ ጓደኛቸው አልጋቸው ላይ ከማዘንጊያ ጋር ጉዳዩን ተያይዞት ያያሉ። አለቃም ተገርመው «እና...ንተ» ቢልዋቸው። ማዘንጊያሽ እና ጓደኛቸው ደንግጠው «አለቃ ምነው ያለሰአቶ» ቢሏቸው እሳቸውም መልሰው «የስራ ባልደረቦቼን ጉድ ባይ ብዬ መጣሁ» አሉአቸው።"} {"id": "17321", "contents": "ተመልከት አላማህን ተከተል አለቃህን የአማርኛ ምሳሌ ነው። አለቃህ ስህተት ሊሰራ ስለሚችል እርሱን አትመልከት ይልቁኑ አላማህን ተመልከት ነገር ግን አለቃህን ተከተል -- ታዘዝ"} {"id": "17633", "contents": "ታኅሣሥ ፴ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻፳ ኛው ዕለት ሲሆን፤ ከዚህ ቀን በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፪፻፵፮ ቀናት ሲቀሩ፣ በዘመነ ዮሐንስ፤ ዘመነ ማቴዎስ እና በዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፪፻፵፭ ቀናት ይቀራሉ። እንዲሁም በኢትዮጵያ ባሕረ ሐሳብ ታኅሣሥ ፴ ቀን የበጋ ወቅት አምስተኛው ዕለት ነው። ፲፱፻፶፪ ዓ/ም - በግብጽ የታላቁ የአስዋን ግድብ ግንባታ በአገሪቱ ፕሬዚደንት ጋማል አብደል ናስር በዚህ ዕለት ሲጀመር፣ ፕሬዚደንቱ በናይል ወንዝ የግራ-ዳርቻ ላይ የሚገኘውን ወደሃያ ቶን የሚገመት ጥቁር-ዓለት በአሥር ቶን ዲናሚት ፍንዳታ ከስክሰውታል።"} {"id": "19409", "contents": "ማሌኛ በኢትዮጵያ የሚነገር ኦሟዊ ተብሎ በሚታወቀው የቋንቋ መደብ የአፍሮ-እስያ ቤተሰብ የሚካለል ቋንቋ ነው። ማሌኛ ቋንቋ የሚናገሩት የማሌ ህዝብ ነው።"} {"id": "19415", "contents": "ቁርቴኛ በኢትዮጵያ የሚነገር ኦሟዊ ተብሎ በሚታወቀው የቋንቋ መደብ የአፍሮ-እስያ ቤተሰብ የሚካለል ቋንቋ ነው።"} {"id": "19427", "contents": "ዲዚኛ በኢትዮጵያ የሚነገር ኦሟዊ ተብሎ በሚታወቀው የቋንቋ መደብ የአፍሮ-እስያ ቤተሰብ የሚካለል ቋንቋ ነው።"} {"id": "19439", "contents": "ቃጭፖ ባልስኛ በኢትዮጵያ የሚነገር ናይሎ ሳህራዊ ተብሎ በሚታወቀው የቋንቋ መደብ ነው።"} {"id": "19481", "contents": "የኡዝቤኪስታን እግር ኳስ ፌዴሬሽን የኡዝቤኪስታን እግር ኳስ አስተዳዳሪ አካል ነው። በ1946 እ.ኤ.አ. ኡዝቤኪስታን በሶቪዬት ሕብረት ውስጥ እያለች የተመሠረተ ሲሆን ከ1994 እ.ኤ.አ. ጀምሮ የፊፋ እና የእስያ እግር ኳስ ኮንፌዴሬሽን አባል ነው። ፌዴሬሽኑ የኡዝቤክ ሊግንና ሌሎችንም ብሔራዊ ውድድሮችን ያዘጋጃል። በተጨማሪም የኡዝቤኪስታን ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድንን ያቀናጃል። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "15791", "contents": "ይህ መጣጥፍ ስለ ሥነ ሂሳባዊው መስመር ነው። ለሰዶም ንጉሥ፣ ባላ (የሰዶም ንጉሥ) ይዩ። ባላ (ፓራቦላ) በሂሳብ ጥናት ውስጥ የተስተካከለ የባላ ቅርጽ ያለው የሂሳብ መስመር ነው ቃል ነው። ባላ በሂሳብ እንዲህ ሲደረግ የፈጠራል፡ ባንድ ጠፍጣፋ ሜዳ ላይ አንድ ነጥብና አንድ መስመር እንውሰደ። ለዚህ ነጥብ እና ለመስመሩ እኩል ርቀት ላይ የሆኑ ነጥቦቹን በሜዳው ላይ ብንደረድር የምናገኘው ስዕል ባላ/ፓራቦላ ይሆናል ማለት ነው። ነጥቡ ፎከስ ሲባል፣ መስመሩ ዳይሬክትሪክስ ይባላል። ለተጨማሪ ማብራሪያ ኳድራቲክ እኩልዮሽን ይመልከቱ y = −p ዳይሬክትሪክስ መስመር ቢኖን እና ፎከሱ (p, 0) ቢሆን (x, y) ደግሞ የባላው ነጥቦች ቢሆኑ፣ ከነጥቡና ከመስመሩ ያሉትን እኩል ርቀቶች ግምት ውስጥ በማስገባት ይህን እናገኛለን y + p = ( y − p ) 2 + x 2 . {\\displaystyle y+p={\\sqrt {(y-p)^{2}+x^{2}}}.} ሁለቱንም ጎኖች በየራሳቸው ስናበዛና ስናስተካክል ይህን እናገኛለን x 2 = 4 p y {\\displaystyle x^{2}=4py\\,} ይህን ባላ በሜዳው ሁሉ ስናዘዋውረው ይህን መልክ ይይዛል ( x − h ) 2 = 4 p ( y − k ) ."} {"id": "11339", "contents": "«ሦስቱ እኅትማማች» በእርሻ ተግባር በስሜን አሜሪካ ኗሪዎች (ቀይ ኢንዲያን የተባሉት) የተለማና የሚጠቀም የግብርና ዘዴ ነው። ሦስቱ ዋና ዋናዎች አዝመራዎቻቸው እነሱም በቆሎ፣ ባቄላ (ወይም ቦሎቄ)፣ እና ዱባ (ማናቸውም አይነት) አንድላይ ሲተከሉ ማለት ነው። በአዚሁ ዘዴ አስቀድሞ ብዙ ትንንሽ የአፈር ቁልል ይደረጋል። የእያንዳንዱ ቁልል ከፍታ 30 ሴንቲ ሜትር ሲሆን ስፋቱ 50 ሴንቲ ሜትር ይሆናል። በመሃሉ አያሌ የበቆሎ ዘር አንድላይ ይጨመራል። በአንዳንድ ጎሣ ልማድ ደግሞ፣ ማዳበሪያ እንዲሆን የበሰበሰ ዓሣ ከዘሩ ጋር ይቀበራል። የበቆሎው ቁመት እስከ 15 ሴንቲ ሜትር ድረስ ሲወጣ፣ ባቄላውና ዱባው በመፈራረቅ እንዲከብቡት ይዘራሉ። እነዚህ ሦስት ሰብሎች በመጠቃቀም ይተባበራሉ። በቆሎው ለባቄላው መንጠላጠል የሚችል መዋቅር ስለሚሰጥ፣ ምሰሶ ማቆም አያስፈልግም። ባቄላውም ለሌሎቹ አትክልት በጣም አስፈላጊ የሆነውን ናይትሮጀን ወደ መሬት ለመጨመር ልዩ ችሎታ አለው። ዱባውም በመሬት ገጽ ላይ እጅግ ሲስፋፋ፣ መዓልቱን በመሸፈኑ አረምን ይከላከላል፤ እንዲሁም ሀረጉ ትንሽ እሾህ የመሰለውን ጸጉር ስላለው የሚጎዱ ነፍሳት ይከለከላል፤ ከዚህም በላይ የዱባ ቅጠል እርጥበት በመጠበቁ እንደ ማዳበሪያ ያገልግላል። ሦስቱ ተክሎች ስለዚህ በጣም የሚስማሙ በመሆናቸው የበለጠ መልካም ምርት ሊያስገኙ ይቻላል። ይህ ዘዴ በሰፊ እርሻ ወይም ገነት ላይ ሲጠቀም ሚልፓ ይባላል። History of the Three Sisters: Corn, Beans and Squash ስዕል"} {"id": "21317", "contents": "የሴት ዘበናይ የፊትዋን እንጂ የኋላዋን አታይ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሴት ዘበናይ የፊትዋን እንጂ የኋላዋን አታይ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21329", "contents": "የቀበጠች አይጥ የድመትን አፍንጫ ታሸታለች የአማርኛ ምሳሌ ነው። የቀበጠች አይጥ የድመትን አፍንጫ ታሸታለች የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21071", "contents": "የሚሆን ቢሆን ዝሆን ይበላ ቢሆን የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሚሆን ቢሆን ዝሆን ይበላ ቢሆን የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "11753", "contents": "ጥቅምት ፲፪ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፵፪ኛው እና የመፀው ፲፮ኛው ዕለት ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በዘመነ ሉቃስ ፫፻፳፬ ዕለታት ሲቀሩ፤ በዘመነ ዮሐንስ ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፫፻፳፫ ዕለታት ይቀራሉ። ፲፯፻፺ ዓ/ም - በፓሪስ ከተማ፣ ሦስት ሺህ ሁለት መቶ ጫማ ሽቅበት ላይ አንድሬ-ዣክ ጋርኔራን የተባለ ሰው በታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ በመዝለያ ጥላ (parachute) ዘለለ። ፲፰፻፵ ዓ/ም - ንጉሥ ኃይለ መለኮት ሣህለ ሥላሴ የሸዋን ንጉዛት ወርሰው በዙፋኑ ተቀመጡ። ፲፱፻፵፮ ዓ/ም - በደቡብ ምሥራቅ እስያ የምትገኘው ላዖስ፤ ከፈረንሳይ ነጻነቷን ተቀዳጀች። ፲፱፻፶፯ ዓ/ም - የአሜሪካ ፕሬዚደንት ጆን ኤፍ ኬኔዲ በኩባ ደሴት ላይ የሶቪዬት ሕብረት የኑክሊየር መሣሪያዎች ማስቀመጧን በስለላ መረጃዎች ካረጋገጡ በኋላ፤ በደሴቷ ዙሪያ በአየርም ሆነ በባሕር ላይ የእንቅስቃሴ እገዳ ትእዛዝ አስተላለፉ። ፲፱፻፷፯ ዓ/ም - የኢትዮጵያ ጊዜያዊ ወታደራዊ መንግሥት (ደርግ) ዋና ማዕከሉን ከ፬ኛ ክፍለ ጦር ወደ ታላቁ ቤተ መንግሥት አዛወረ። ፲፱፻፷፰ ዓ/ም - ቬኔራ ዘጠኝ የተሰኘችው፣ ያለሰው የተተኮሰችው የሶቪዬት ሕብረት መንኮራኲር ቬኑስ ፈለክ (planet ) ላይ አረፈች። ፳፻፩ ዓ/ም - ሕንድ ቻንድራያን አንደኛ የተሰኘችውን የመጀመሪያ መንኮራኲሯን፤ ካለሰው ወደጨረቃ ተኮሰች። ፲፱፻፳፫ ዓ/ም - የቴአትር ደራሲ፥ ጋዜጠኛና የቀድሞው የኢትዮጵያ ደራስያን ማኅበር ሊቀ መንበር ማሞ ውድነህ በዚህ ዕለት በዋግ አውራጃ ዐምደ ወርቅ ከተማ ተወለዱ። ፲፱፻፴፪ ዓ/ም - በደቡብ አፍሪቃ የምትገኘውን ሞዛምቢክን ይመሩ የነበሩት የቀድሞው ፕሬዚደንት ጆአኪም ቺሳኖ በዚህ ዕለት ተወለዱ። ፲፱፻፵፪ ዓ/ም - ፈረንሳዊው የአርሴናል የእግር ኳስ ቡድን አሰልጣኝ/አስተዳዳሪ አርሴን ቬንገር በዚ ዕለት ተወለዱ። ፲፰፻፵ ዓ/ም - በኢትዮጵያ ሸዋን ለሠላሳ ዐራት ዓመታት የገዙት ንጉሥ ሣህለ ሥላሴ ደብረ ብርሃን ላይ አረፈው በአንኮበር ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን ተቀበሩ። ^ መስፍን አረጋ (ዲባቶ)፤ ሰገላዊ አማርኛ፤ ፳፻ ዓ.ም መርስዔ ኀዘን ወልደ ቂርቆስ፤ ዕለታዊ የታሪክ ድርጊት - የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን የመጀመሪያው ፓትረያርክ (፲፱፻፶፩ ዓ/ም) {{en]]"} {"id": "22307", "contents": "የክፉ ሰው ተዝካር ውሀ ያስወስዳል በህዳር የአማርኛ ምሳሌ ነው። የክፉ ሰው ተዝካር ውሀ ያስወስዳል በህዳር የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "16319", "contents": "ጦቢያ ወይም ልብወለድ ታሪክ ጦቢያ በአፈወርቅ ገብረ እየሱስ በ፲፱፻ ዓ.ም. በሮማ የታተመ ሲሆን 90 ገጾች አሉት። በኢትዮጵያ የሥነ ፅሑፍ ታሪክ የመጀመሪያ ልብወለድ መፅሐፍ ለመሆኑ የሚነገርለት ይህ መጽሐፍ በወቅቱ ተነስቶ የነበረውን የአረማውያንንና የክርስቲያኖችን ጦርነት ይተርካል። ደራሲው በመፅሐፉ ውስጥ ስለተለያዩ ማህበራዊ ጉዳዮች ማለትም ስለደግነትና ክፋት፣ ስለሀይማኖትና ፍቅር በሰፊው ያትታሉ። መፅሐፉ በተለይ የፍቅርን ሀያልነት ለማሳየትና የሀይማኖት ልዩነት ስላልበገረው ታላቅ ፍቅር በሰፊው ይተርካል። በተጨማሪም ደራሲው በጽሑፉ ውስጥ ሊያስተላልፉ የሞከሩት መልዕክት የሰው ልጅ በባዕድ አምልኮ ተሸብቦ ከመኖር ይልቅ ፈተናና ችግር ቢገጥሙት እንኳን ለእነዚህ ሳይበገር በአንድ አምላክ አምኖ ከጸና ድል ሊያደርግ እንደሚችል ነው። ጦቢያን ወደ እንግሊዝኛ ለመተርጎም ጥረቱ ተጀምሯል። ከዚህ በፊት የመጀመሪያውን የትግርኛ ልብወለድ መጽሐፍ ወደ እንግሊዝኛ የተረጎመው ግርማይ ነጋሽ በሚቀጥሉት ጊዚያት ጦቢያን ለመተርጎም ወደደቡብ አፍሪካ እንደሚያመራ አሳውቁአል። ^ ብርሃነ መስቀል ደጀኔ እና ጌታሁን ሽብሩ፤ «ያሠርቱ ምእት፥ የብርዕ ምርት» ፲፱፻፺፱ ዓ.ም. ገጽ 18 ^ ናሽናል ቢብሊዮግራፊ ቡድን፣ መዝገበ ህትመት ዳሰሳ፣ ቅፅ 25፣ ቁጥር 5፣ 2000 ዓ.ም.፣ ገጽ 10 ^ Translation of the Amharic Novel, Tobiya (1907) into English.[1]"} {"id": "22877", "contents": "ጦጣ አፍሪካና እስያ ውስጥ የሚገኝ አጥቢ እንስሳ ነው። ባለፉት ወቅቶች ከጊዜ ወደ ጊዜ «ጦጣ» የተለያዩ የዝንጀሮ አይነቶች ያመልክት ነበር፤ ወይም ለማንቸውም ዝንጀሮ መሰል እንስሳ ይጠቀም ነበር፤ እንጂ እንደነዚህ ያሉት ቃላት እንደ ዘመናዊ ሥነ ሕይወት ትምህርት በግልጽ አልተለያዩም ነበር። አሁን እንደሚለየው፣ «ጦጣ» ማለት ከኢትዮጵያ ውጭ በአፍሪካና በእስያ የሚገኙ ጅራት የሌላቸው ከዝንጀሮች ታላላቅ የሆኑ እንስሶች ናቸው። እነዚህም እንስሶች በሁለት አስተኔዎች ይገኛሉ። አንዱ የጊቦን አስተኔ ሲሆን በእስያ የሚገኙ «ጊቦን» የተባሉ አነስተኛ ጦጣዎች ናቸው። ሌሎቹም የዘረሰብ አባላት ናቸው። ይህም ማለት በሥነ በራሂ ረገድ ከአራዊት ሁሉ ለሰው ልጅ የቀረቡት ናቸው። ዳሩ ግን የሰው ልጅ ብቻ ሌሎቹን ፍጥረቶች ለመግዛት የተዘጋጀ አእምሮ ስለ ተሰጠ፣ ስለዚህ ትልቅ ልዩነት የሰው ልጅ በተለመደ የጦጣ አይነት አይባለም። ጦጣዎች ሁሉ ደግሞ እንደ ሰው ሳይሆን በጣም የረዘመ ክራንቻ ጥርሶች አሉዋቸው፤ እንደ ሰውም ሁሉ ሳይሆኑ በመንጋጋቸው ላይ ምንም የአገጭ አጥንት የላቸውም። «ጦጣ» የምንላቸው አይነቶች እንግዲህ፦ ቺምፓንዚ - 2 ዝርያዎች፣ ሐለስትና ሐለስትዮ፣ በአፍሪካ የሚገኝ፣ በሥነ በራሂ መምህሮች የሰው ልጅ ቅርቡ ዘመድ ይባላል። ገመሬ (ጎሪላ) - 2 ዝርያዎች፣ በአፍሪካ የሚገኝ ኦራንጉታን - 3 ዝርያዎች፣ በኢንዶኔዥያና ማሌዥያ የሚገኝ ጊቦን - 4 ወገኖችና 18 ዝርያዎች፣ በደቡብ-ምሥራቅ እስያ የሚገኙ አነስተኛ ጦጣዎች አብዛኞቹ የጦጣ ዝርዮች ትልቅ ክራንቾች ቢኖራቸውም ምንም ሥጋ አይበሉም፤ በተለይ ፍራፍሬ ወይም ቅጠል እና ሦስት አጽቄ (ሚስጥ፣ ጉንዳን)፣ የወፍ ዕንቁላልም ይበላሉ። ከጦጣዎች ግን ሐለስት የተባለው (Pan troglodytes) አንዳንዴ ሥጋ በተለይም ጉሬዛን ይበላል። አልፎ አልፎም ኦራንጉታን ዝግተኛ ሎሪስን ይበላል። ገመሬ (ጎሪላ) በተለይ ቅጠላቅጠልን ከፍራፍሬ መብላት ይመርጣል። ሌሎቹ ጦጣዎች ግን ፍራፍሬን ይመርጣሉ። ጊቦን የተባለው በተለይ «አንድ በአንድ» (አንድ ወንድ አንድ ሴት) የሕይወት ባለቤት መያዙን ተለምዷል። ሌሎቹ ዝርዮች ግን ከዚህ ባህሪ ተለይተው የአውሬነት ልምዶች አሉዋቸው ወይም ሚስቶች ሁሉ ለአንዱ አለቃ ይሆናሉ። ጊቦንና ኦራንጉታን በደቡብ-ምሥራቅ እስያ ብቻ ይገኛሉ። ቺምፓንዚ እና ጎሪላ በመካከለኛ አፍሪካ ብቻ ይገኛሉ። ከጎሪላ በቀር ሌሎቹ ጦጣ ዝርዮች ሁሉ በዛፍ ውስጥ ይኖራሉና ይተኛሉ። ጎሪላ ግን በመሬት ላይ ይውላልና ይተኛል።"} {"id": "12233", "contents": "ኣጣርድ ወይም ሜርኩሪ፡ (ምልክት፦) መሬት በምትገኝበት ማለትም ሚልክ ዌይ ተብሎ በሚጠራው ረጨት ወይም የከዋክብት ስብስብ ውስጥ የሚገኝ ፈለክ ነው። ይህ ፈለክ ከፀሐይ ባለው ርቀት ቅርቡ (1ኛው) ነው። ከበስተኋላው ዘጠኙም ፈለኮች ማለትም ቬነስ፣ መሬት፣ ማርስ፣ ጁፒተር፣ ሳተርን ኡራኑስ፣ ነፕቲዩን እና ፕሉቶ ይገኛሉ።ሜርኩሪ ጠንካራ ፣ የብረት ሰልፋይድ የውጪውን ንጣፍ ፣ ጥልቀት ያለው ፈሳሽ ንጣፍ እና ጠንካራ የውስጥ ኮርትን የሚሸፍን ጠንካራ የሰልፈር ክሬን እና ምንጣፍ ያለው ይመስላል። ስሙ «ኣጣርድ» የተወረደ ከአረብኛው «ኡጣሪድ» ነበር። በድሮ ጊዜ ይህ የአረመኔ ጣዖት ስም ነበር። አሕዛብ ይህ የጥበብ ጣኦት እንደ ነበር ስላመኑ፣ የፈለኩ ስም ከዚህ ጣኦት ስም መጥቶ በየቋንቋው ይለያይ ነበር። ስለዚህ የፈለክም ሆነ የጣኦት ስም በፋርስኛ «ቲር»፣ በባቢሎንኛ «ናቡ»፣ በጥንታዊ እንግሊዝኛ «ዎደን»፣ በግሪክ «ሄርሜስ»፣ በሮማይስጥም «ሜርኩሪዩስ» ሆነ። «ሜርኩሪ» የሚለው እንግሊዝኛ ሲሆን ከዚሁ ሮማይስጥ ስም መጣ። በዕብራይስጥ ግን ስሙ «ኮካብ ሐማህ» ወይም «የፀሐይ ኮከብ» ይባላል። ይህ ፈለክ በዚህ ረጨት ውስጥ ከሚገኙ ፈለኮች በመጠኑ ትንሹ ነው። ዲያሜትሩ 2439.7 ኪ.ሜ ብቻ ነው። መዋቅሩ ከመሬት ጋር በተመሳሳይ ሁኔታ ቋጥኞች የበዙበት ነው።"} {"id": "12287", "contents": "በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩህሩህ በጣም አዛኝ በሆነው ያ አላህ አንተ ካሳወቅከን በስተቀር እውቀት የለንምና ጠቃሚ እውቀትን ትሰጠን ዘንድ እንማጸንሀለን ::አሜን ቢላል ኢብን ረባህ በአረብኛ بلال بن رباح‎. የሚታወቅበት ስሞቹም ቢላል አል ሃበሽይ፣ ቢላል ኢብን ሪያህ፣እና ቢላል ኢብን ረባህ. ቢላል ታማኝ እና ኢማንነኛ ነበር በነብዩ ሙሀመድ ልብ ዉስጥ ልዩ ቦታ ነበረዉ. ቢላል የተወለደዉ ነብዩ ሙሀመድ ከተወለዱበት ቅዱስ ከተማ መካ ዉስጥ ነዉ የተወለደዉ ቤተሰቦቹ ገን በኢትዮጵያ ደማስቆ በምትባል ከተማ ዉስጥ ነዉ ተነስተዉ ወደ መካ ከአቢሲኒያ ኢትዮፕያ ዉስጥ በባርነት ተሽጠዉ ነበር የሀዱት የሚባለዉ. ቢላል ከባርነት ላወጣዉ እስልምና በሙአዚንነት ስያገለግል ነዉ የሞተዉ. በሙአዚንነቱ በእስልምና ታሪክ የመጀመርያዉ ሙአዚን ነዉ. ለመጀመርያ ሙአዚንነቱ የተመረጠዉ በነብዩ ሙሀመድ ነበር. ቢላል ከባርነት የወጣዉ በአቡበክር ነበር. ምክንያቱም ቢላል ባርያ ስለነበር አሳዳሪዉ ኡመያህ ከእስልምና ዉጣ በነላት እና ኡዛ እመን ሲል በመካ በርሃ በጸሀይ በተቃጠለ አሽዋማ መሬት ላይ አስሮ ሆዱ ላይ ትልቅ ደንጋይ እየጣለ ሲቀጣዉ አሀዱን አሀድ እያለ ስቃዩን ለአላህ ስያደርግ ስቃዩን ለማስቆም አቡበክር ሰዉ ልኮ በፈለገዉ ያህል ገንዘብ እንዲገዛዉ ጠየቀዉ ኡመያህም እሽ ሲል ሸጠለት. ከዛም አቡበከር ለራሱ ባርያ ሊአደርገዉ አልፈለገም ነጻነትን ሰጠዉ. ከዛን ቀን ቡሃላ ባርነቱ አብቅትዋል. ቢላል ድምጸ መርዋው ህዝቦቹን በሚያምር ድምጹ የሚጣራ ይሉታል. ቢላል የሞተዉ በ638 እስከ 642 ባለዉ ነው. እስልምናን የተቀበለዉ የአስራ ስድስት አመት ወጠጤ እያለ ነበር. በስልምና የቢላል ታሪክ እስልምና ከመጣ ቡሃላ እንዴት ባርነት እንደቀነሰ ነዉ."} {"id": "8141", "contents": "1 January 98 - 26 August 98 እ.ኤ.ኣ. = 90 ዓ.ም. 27 August 98 - 31 December 98 እ.ኤ.ኣ. = 91 ዓ.ም."} {"id": "8159", "contents": "1 January 89 - 26 August 89 እ.ኤ.ኣ. = 81 ዓ.ም. 27 August 89 - 31 December 89 እ.ኤ.ኣ. = 82 ዓ.ም."} {"id": "22625", "contents": "ቀረፋ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።"} {"id": "23141", "contents": "ከምባታ ዋሻ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ከአለት የተፈለፈ ቤተ ክርስቲያን ነው።"} {"id": "23189", "contents": "ኢቤሩስ ወይም ኢቤር፣ ኢቤሮ በእስፓንያ አፈ ታሪክ ዘንድ ከቶቤል በኋላ ለ37 አመት (ምናልባት 2265-2228 ዓክልበ.) የእስፓንያ 2ኛው ንጉሥ ነበረ። ከኢቤሩስ ስም የእስፓንያ ጥንታዊ መጠሪያ «ኢቤሪያ» (Iberia) እንዳገኘው ይባላል፤ እንዲሁም ኢቤራውያን ሕዝብ ስለርሱ እንደ ተሰየሙ ተብሏል። በተጨማሪ በሮማይስጥ «ኢቤሩስ» ማለት በእስፓንያ የሚፈስሰው አሁን ኤብሮ ወንዝ የሚባለው ወንዝ ሲሆን፣ ይህ ወንዝ ስሙን ከቶቤል ልጅ ኢቤሩስ እንደተቀበለው ይታመናል። እንዲሁም ይህ ንጉሥ ኢቤሩስ በደቡብ እስፓንያ ግራናዳ ከተማ በጥንታዊ ስሙ «ኢሊቤሪስ» እንደ መሠረተው የሚል ልማድ አለ።"} {"id": "23195", "contents": "ቤተ ገብርኤል ወሩፋኤል ላሊበላ ውስጥ የሚገኝ ከአለት የተፈለፈ ቤተ ክርስቲያን ነው። የቤተክርስቲያኑ መግቢያ የሚጀመርው ከቤተልሐም የሰሎት ቤት ፊት ለፊት በምሥራቅ በኩል ነው። በሌላ ጎን ከቤተ አማኑኤል ቤተክርስቲያን በሚመጣ ተሻጋሪ ድልድይም መግባት ይቻላል። ድልድዮቹ ከዛፍ ግንዶች ርብርብ የተሰሩ ሲሆኑ ርዝመታቸው 10ሜትር ነው። ቤተ መስቀል ቤተ ሚካኤል ቤተ ጎለጎታ ቤተ ማርያም ቤተ ደናግል ቤተ መድኃኔ ዓለም ቤተ አማኑኤል ቤተ መርቆሬዎስ ቤተ ገብርኤል ወሩፋኤል ቤተ አባ ሊባኖስ ቤተ ጊዮርጊስ"} {"id": "30839", "contents": "ዐባይ ማደሪያ ያለው ግንድ ይዞ ይዞራል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዐባይ ማደሪያ ያለው ግንድ ይዞ ይዞራል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "30845", "contents": "የሴት አፈኛ የበቅሎ መድን ትሆናለች የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሴት አፈኛ የበቅሎ መድን ትሆናለች የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "31331", "contents": "ዮቃይድ ሙግሜዶን ከ344 እስከ 354 ዓም ያሕል ድረስ የ አየርላንድ ከፍተኛ ንጉሥ ነበር። የቲገርናቅ ዜና መዋዕል (1080 ዓም ተቀነባብሮ) እና ክሮኒኮን ስኮቶሮም (1142 ዓም ተቀነባብሮ) በ344 ዓም እንደ ጀመረ ይመለከታል፣ አመቶቹም 8 ብቻ ይሰጣሉ። ክሮኒኮን ስኮቶሩም ግን ተከታዩ ክሪቨን ማክ ፊዳግ በ354 ዓም ያደርጋል። በሌሎቹ ነገሥታት ዝርዝሮች ደግሞ ለ8 (ወይም 7) ዓመታት ብቻ ገዛ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "40877", "contents": "ዶ/ር መላኩ በያን የኢትዮጵያ ምርጥ ልጅ ነበር። መላኩ በያን እ.ኤ.ኣ. በ1934 ኢትዮጵያን ሪሰርች ካውንስል (Ethiopian Research Council) የሚባል ድርጅት ኣቋቋሙ። [http://www.africa.upenn.edu/Org_Institutes/Eth_res.html] [1]"} {"id": "40913", "contents": "ቼሪ ክሪክ የትምህርት ድስትሪክት (እንግሊዝኛ፦ Cherry Creek School District) በአሜሪካ በኮሎራዶ ክፍላገር አራፓሆ ካውንቲ የሚገኝ የትምህርት ድስትሪክት ነው። ይፋ የአማርኛ ድረ ገጽ"} {"id": "30959", "contents": "[[ስዕል:|thumb|300px| 1 መረንሬ]] 1 መረንሬ የግብጽ የቀድሞ ዘመነ መንግሥት ፈርዖን ነበረ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31457", "contents": "ዧንሡ (ቻይንኛ፦ 顓頊) ወይም ጋውያንግ (高陽) በቻይና አፈ ታሪክ የጥንታዊ ቻይና ንጉሥ ነበር። የኋንግ ዲ ልጅ-ልጅ ሲሆን ዧንሡ የኋሥያ ነገድ ወደ ምሥራቅ ወደ ሻንዶንግ መራቸው። በዚያ ከዶንግዪ ሕዝብ ጋር ተቀላቀሉ። በ100 ዓክልበ. ሲማ ጭየን በጻፈው የታላቁ ታሪክ ጸሐፊ መዝገቦች ወይም ሽጂ እንደሚለን፣ የጋውያንግ አባት የኋንግ ዲ ልጅ ቻንግዪ ነበር። እናቱ ቻንግጱ ነበረች። በሲማ ጭየን መዝገቦች ዘንድ የኋንግ ዲ በኲር ሻውሃው መቸም ንጉሥ አልሆነም። ይልቁንም ከኋንግ ዲ ቀጥሎ ይህ ጋውያንግ 'ዟንሡ' ተብሎ በቀጥታ እንደ ተከተለው ይላል። ዧንሡን ጥበበኛ፣ ቅንና ጨዋ ንጉሥ ይለዋል። በግብርናና በሥነ ፈለክ ዘዴዎች እርምጃ አስተማረ፣ ሕገጋቱንም ከመንፈሳውዊ ተጽእኖ አወጣ። ከዘመኑም በኋላ፣ ዘመዱ የሻውሃው ልጅ ጅያውጂ ልጅ ጋውሢን ንጉሥ ኩ ተብሎ ተከለተው። የቀርከሃ ዜና መዋዕል በተባለው ጽሑፍ ደግሞ ጋውያንግ ወይም ዧንሡ ከአጎቱ ሻውሃው ተከተለው። በርዎሽዌ ወንዝ ለቻንግዪና ለኒውጩ ተወልዶ እድሜው 10 አመት ሲሆን የሻውሃው ረዳት ሆነ፣ 20 አመት ሲሆን ንጉሥ ሆነ። የንጉሥ ዧንሡ ድርጊቶች፦ 1ኛው አመት (2283 ዓክልበ.) - ዋና ከተማው በፑ፣ ሻንዶንግ አደረገ። 12ኛው ወይም 13ኛው አመት (2271 ዓክልበ.) - የዘመን አቆጣጠር አሻሸለ፣ 21ኛው አመት (2263 ዓክልበ.) - «መልስ ለደመናት» የሚባል ሙዚቃ ጻፈ። 30ኛው አመት (2254 ዓክልበ.) - ልጁን ፒቋንን ወለደ፣ ፒቋንም በጢንሙ ደቡብ ኖረ። 78ኛው አመት (2206 ዓክልበ.) - ዧንሡ አረፈ፣ ሹቄ (ከሸንኖንግ ወገን) ሁከት አነሣ፣ ነገር ግን የሢን ልዑል ጋውሢን (ኩ) አጠፋው። የታላቁ ታሪክ ጸሐፊ መዝገቦች በሲማ ጭየን (እንግሊዝኛ)"} {"id": "40997", "contents": "2 February በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) በዘመነ ማቴዎስ፣ በዘመነ ማርቆስና በዘመነ ሉቃስ ጥር 25 ቀን ማለት ነው። በዘመነ ዮሐንስ ግን (ዘመነ ሉቃስ የሥግር ዓመት በመሆኑ) ጥር 24 ቀን ላይ ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "31643", "contents": "አቡነ ዮሴፍ ተራራ ከላሊበላ በስተስሜን ምስራቅ የሚገኝ፣ ከኢትዮጵያ በከፍታው 16ኛ የሆነ ተራራ ነው። ከባህር ወለል በላይ 4260ሜትር የሚደርሰው ይህ ከፍተኛ ቦታ ከአካባቢው ጠለል ደግሞ በ1909 ሜትር ወደላይ ይጎናል። አቡነ ዮሴፍ ተራራ መቼና መድኃኔ አለምን፣ይምርሃነ ክርስቶስን፣ ጀመዱ ማርያምን፣ ገነተ ማርያምን፣ አሸተን ማርያምንና ሌላ አንድ የአለት ፍልፍል አብያተ ክርስቲያናንን በማቀፍ በታሪክ ይታወቃል። የእንግሊዙ አርኪዮሎጂ ተማሪ ክራውፎርድ የጨረቃ ተራራ ተብሎ በጥንቶቹ ግሪኮችና አረቦች የሚታወቀው ጀበል ኤል-ካማር ይህ ተራራ እንደነበር ያስረዳል። የጨረቃ ተራራ (ጀበል ኤል ካማር) በኋላ ኢኩየተር በመባል ለምድር ወገብ ስሙን የለገሰ ሐረግ ነው። በአቡነ ዮሴፍ ተራራ ላይ በተደረገ ጥናት የ43 አይነት አጥቢ እንስሳት መኖሪያ መሆኑ ሲረጋገጥ፣ 221 አይነት ወፎችም ቤታቸው አድርገው ይኖሩበታል። ኢትዮጵያ ውስጥ ብቻ የሚገኙት ጭላዳ ዝንጀሮ እና ቀይ ተኩላ በዚሁ ቦታ ይገኛሉ ። አቡነ ዮሴፍ ኢትዮጵያ ውስጥ ከሚገኙ የአዕዋፍ መኖሪያዎች በወፍት ሃብቱ ሁለተኛ ነው። [1] ^ http://en.wikipedia.org/wiki/Mountains_of_the_Moon_(Africa) ^ Saavedra, D.; Such-Sanz, À., Díaz, G.; Mariné; R.; Regalado; I. López, M. i L. Dantatrt. (2009) The Mamals of Abune Yosef. In:The Abune Yosef Masif. Birds and Mammals of a hidden jewel of Ethiopia."} {"id": "41123", "contents": "ጣኔዎስ (ዓረብኛ صان /ጻን/፣ ግሪክኛ Τάνις /ታኒስ/) ጥንታዊ የግብጽ ከተማ ነበረ። በግሪኩ ታኒስ ከግብጽኛ ስም ጃነት ወይም ጃን መጣ። በዕብራይስጥ መጽሐፍ ቅዱስ «ጾዓን» ሲባል በግሪኩ ትርጉም (70 ሊ.) «ታኒስ» ይባላል። ብዙ ጊዜ በአገናዛቢው τάνεως ስለሚታይ፣ በብዙዎች እንደ ቦታው ስም ተቀበለ። በአማርኛውም ትርጉም «ጣኔዎስ» ከዚህ እንደ ደረሰ ይመስላል፣ በኩፋሌ ግን አንዴ «ጣይናስ» ተብሎ ይጻፋል። በኦሪት ዘኊልቊ 13፡22 «ጾዓን» ከኬብሮን በኋላ 7 ዓመት ተሠራች ሲል ይህ ማለት በሂክሶስ ዘመን ዋና ከተማቸው የሆነው አቫሪስ ሳይሆን አይቀርም። በኋላ ዘመን ከዚህ አጠገብ ፈርዖኑ 2 ራምሴስ አዲስ ዋና ከተማ ፒ-ራምሴስ አሠራ። ከ1085 ዓክልበ. ግድም ጀምሮ ፈርዖኑ ስመንዴስ ከፒ-ራምሴስ ሥፍራ በ25 ኪሎ. ርቀት ከሆነው ከአዲስ ዋና ከተማ «ጃነት» (ታኒስ) ገዛ። «ታኒስ» ወይም ጣኔዎስ በትክክል ለዚያው ሥፍራ ይጠቀማል፣ ለቀደሙት ዋና ከተሞች አቫሪስንና ፒ-ራምሴስን ይዩ።"} {"id": "42041", "contents": "ነብራስካ ከአሜሪካ 50 ክፍላገራት 1ዱ ነው። ስሙ ከዳኮታን ቋንቋዎች «ኒ» (ውሃ) እና «ብራስካ» (ሰፊ) ደረሰ። አያሌ ወንዞች የሚፈስሱበት ለጥ ያለ ሜዳ ነውና።"} {"id": "44129", "contents": "ሻንግጭዩ (ቻይንኛ፦ 商丘) የቻይና ከተማ ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "44183", "contents": "ደር የሱመር ጥንታዊ ከተማ ነበር። ዛሬው ሥፍራው ተል አካር ተብሎ በዘመናዊው አገር ኢራቅ ውስጥ ይገኛል። እስካሁን ድረስ ይህ ቦታ በሥነ ቅርስ መርማሪዎች አልተቆፈረም። ታላቁ ሳርጎን ከተማውን ለአካድ መንግሥት ያዘ፤ ተከታዩም ሪሙሽ ከንቲባውን ማረከና ከተማውን አጠፋ። በዑር መንግሥት ዘመን በ1945 ዓክልበ. ሹልጊ ደግሞ ደርን አጠፋ። ለትንሽ ጊዜ ደር የኤሙትባል ነጻ መንግስት መቀመጫ ሆነ፣ ንጉሡም ኤሽኑናን በቢላላማ ዘመን ዘረፈው። እንዲሁም የላርሳ ንጉሥ በ1715 ዓክልበ.፣ የባቢሎን ንጉሥ አሙ-ዲታና በ1559 ዓክልበ. ደርን አጠፉ። ከዚህ በኋላ ደር የኤላምን ጠረፍ የሚወስን አምባ ይባላል። በ1118 ዓክልበ. ግድም የባቢሎን ንጉሥ 1 ናቡነደነጾር ኤላምን ከደር አንሥቶ ወረረ። በ1050 ዓክልበ. በተከታዩ አዳድ-አፕላ-ኢዲና ጊዜ አራማውያን ባቢሎኒያን ከሶርያ ወርረው ደርን አጠፉ። በ900 ዓክልበ. ግድም የአሦር ንጉሥ 2 አዳድ-ኒራሪ ደርን ከባቢሎኒያ ግዛት ያዘው። በ821 ዓክልበ. ደግሞ የአሦር ንጉሥ 5 ሻምሺ-አዳድ የባቢሎንን ንጉሥ ማርዱክ-ባላሡ-ኢቅቢን በደር ማረከው። በ728 ዓክልበ. በደር በአንድ ታላቅ ውግያ የባቢሎን ንጉሥ 2 ማርዱክ-አፕላ-ኢዲና እና የኤላም ንጉሥ 1 ሁምባኒጋሽ አንድላይ የአሦርን ንጉሥ 2 ሳርጎንን አሸነፉት። በ631 ዓክልበ. ደር በአመጽ ከአሦር መንግሥት ተለየ።"} {"id": "42917", "contents": "ቡርዥ (ፈረንሳይኛ፦ Bourges) የፈረንሳይ ከተማ ነው። Bourges Bourges Cathédrale de Bourges Cathédrale de Bourges Palais Jacques-Cœur‎ Palais Jacques-Cœur‎ (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "33809", "contents": "ከምላስ ፀጉር መንቀል ከቁንጫ ለምድ ማውጣት"} {"id": "44477", "contents": "ጀድኸፐረው ላይኛ ግብጽ በ2ኛው ጨለማ ዘመን (13ኛው ሥርወ መንግሥት) ለአጭር ጊዜ በ1781 ዓክልበ. ግድም የገዛ ፈርዖን ነበረ። የሰኸምሬኹታዊ ኻውባው ተከታይ ነበረ። ስሙ በቶሪኖ ቀኖና ነገሥታት ዝርዝር ላይ የለም። ሆኖም ከሥነ ቅርስ ረገድ ፈርዖንነቱ እርግጥኛ ነው። ስሙ ከቶሪኖ ዝርዝር ጠፍቶ የኻውባው ተከታይና ወንድም እንደ ነበር ይታስባል፤ በ«ኦሲሪስ አልጋ» በተባለው ቅርስ ላይ ሌላ ስሙ (የአባት ስም) «ሆር» (ሆር አዊብሬ) እንደ ነበር ይመስላል። በተጨማሪ የጀድኸፐረው ስም በ፲፩ ማኅቴሞች ላይ በአባይ ፪ኛው ሙላት አካባቢ (በኩሽ መንግሥት ጠረፍ) ሲገኝ ማኅተሞቹ ከቀዳሚው ከኻውባውና ከታችኛው ግብጽ ፈርዖን ከሸሺ ማዓይብሬ ማኅተሞች አጠገብ ተገኙ። የጀድኸፐረው ተከታይ ሰጀፋካሬ (ካይ-አመነምሃት) ምናልባት ልጁ ነበር። K.S.B. Ryholt: The Political Situation in Egypt during the Second Intermediate Period, c. 1800 – 1550 BC, Carsten Niebuhr Institute Publications, vol. 20. Copenhagen: Museum Tusculanum Press, 1997 (እንግሊዝኛ)"} {"id": "44717", "contents": "ኤ.ኤፍ.ሲ. አያክስ በአምስተርዳም፣ ኔዘርላንድ የሚገኝ እግር ኳስ ክለብ ነው። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "48041", "contents": "ስፕሪንግፊልድ (እንግሊዝኛ፦ Springfield) የኢሊኖይ አሜሪካ ከተማ ነው። በ1810 ዓ.ም. አካባቢ «ካልሁን ተብሎ ተመሠረተ። በ1824 ዓም ስሙ ወደ «ስፕሪንግፊልድ» ተቀየረ።"} {"id": "48233", "contents": "ካሊኒንግራድ በሩሲያ ውስጥ የሚገኝ ክፍላገር («ኦብላስት») ነው።"} {"id": "48275", "contents": "የፋደት አስተኔ (Mustellidae) በስጋበል ክፍለመደብ ውስጥ የጡት አጥቢ እንስሳ አስተኔ ነው። 22 ወገኖች አሉት፦ መጣጤዎች - 5 ወገኖች ኣራጅ ኣቆስጣዎች - 7 ወገኖች የአውርስያ አቆስጣ ፋደት - 6 ወገኖች (ትንሽ ፋደት፣ ቤሮ፣ የፈር...) የሙጭልጭላ ወገን - 8 ዝርያዎች የግሪሶን ወገን - 2 ዝርያዎች (ደቡብ አሜሪካ) ታይራ (ደቡብ አሜሪካ) ድብ-ፋደት (አርክቲክ)"} {"id": "48317", "contents": "ዶን ኪሖቴ (እስፓንኛ፦ Don Quixote) በሚጌል ዴ ሴርቫንቴስ በ1597-1607 ዓም በእስፓንኛ የታተመ ዝነኛ ልብ ወለድ ጽሑፍ ነው። (ይህ ባሕል ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "36089", "contents": "አልቫሮ ዳንኤል ፔሬራ ባራጋን (Álvaro Daniel Pereira Barragán, ኅዳር ፲፱ ቀን ፲፱፻፸፰ ዓ.ም. ተወለደ) ኡራጓያዊ እግር ኳስ ተጫዋች ነው። ለሳው ፓውሉ ከኢንተር ሚላን በብድር የሚጫወት ሲሆን የኡራጓይ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድን አባል ነው። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "38927", "contents": "ዶዶታና ሲሬ በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው። {{አቀማመጥ |align=center ዶዶታና ሲሬ በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "48461", "contents": ""} {"id": "48521", "contents": "ታይሥዌ (ቻይንኛ፦ 太學 «ከፍተኛ ትምህርት») ወይም «የቻይና ቤተመንግሥት ዩኒቨርሲቲ» በቻይና በ6 ዓክልበ. በንጉሥ ፒንግ ሃን የተመሠረተ የጥንት ከፍተኛ ትምህርት ተቋም ነበረ። ከዚህም በፊት የቤተ-መንግሥታዊ ከፍተኛ ትምህርት ተቋም በቻይና ይታወቅ እንደ ነበር ይመስላል። በአፈ ታሪክ ትውፊታዊው ንጉሥ ሹን በ2050 ዓክልበ. ገደማ ሻንግ ሥያንግ የተባለውን ተቋም እንደ መሠረተ ተዘግቧል። እንዲሁም በሥያ ሥርወ መንግሥት (2000-1600 ዓክልበ. ግድም) ከፍተኛው ተቋም «ዶንግ ሹ» እንደ ተባለ ተጽፏል። በሻንግ ሥርወ መንግሥት (1600-1054 ዓክልበ.) ደግሞ ከፍተኛው ተቋም «ዮው ሥዌ» ይባል ነበር። በሚከተለውም ዦው ሥርወ መንግሥት (1054-229 ዓክልበ.) በዋና ከተማቸው ውስጥ አምስት ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ነበሩዋቸው፣ ከነዚህም አንዱ «ታይሥዌ» ወይም «ፒ ዮንግ» ተባለ። የሃን ሥርወ መንግሥት ንጉሥ ፒንግ በዋና ከተማው በቻንግአን በ6 ዓክልበ."} {"id": "39113", "contents": "የአዋሽ ብሔራዊ መዝናኛ እና የዱር አራዊት ጥበቃ ክልል በ፲፱፻፶፰ ዓ/ም የተመሠረተ ክልል ሲሆን ከአዲስ አበባ በስተ ምሥራቅ አቅጣጫ በ፪መቶ ፲፩ ኪሎሜትር ርቀት ፤ በአፋርና በኦሮሚያ አዋሳኝ ክልሎች ሥር ይገኛል። ይህ ክልል ሲመሠረት በ ፱፻፮ ካሬ ኪሎሜትር የቆዳ ስፋት (ቦልቶን ፲፱፻፷፰) የነበረው ቢሆንም፤ ባሁኑ ጊዜ የኢትዮጵያ የዱር እንስሳት ልማትና ጥበቃ ባለሥልጣን ማስረጃ እንዳስቀመጠው የክልሉ የቆዳ ስፋት ፯መቶ ፶፮ ካሬ ኪሎ-ሜትር ነው። የክልሉ ደቡባዊ ድንበር የአዋሽ ወንዝ ሲሆን፣ የተሠየመውም በዚሁ ታላቅ ወንዝ ስም ነው። ክልሉ የብዙ ዓይነት አራዊት እና አዕዋፍ መጠለያ ከመሆኑም ባሻገር ፍል-ውሓ እና የፋንታሌ ተራራ ይገኙበታል። የአገሪቱ የዱር አራዊት ጥበቃ ባለ-ሥልጣን ሲመሠረት ለንጉሠ ነገሥቱ መንግሥት በአማካሪነት የተመደበው እንግሊዛዊ ባቀረበው ኃሣብ መሠረት የመጀመሪያው ብሔራዊ የዱር አራዊት ጥበቃ ባለ-ሥጣን ከተመሠረተ በኋላ የቅድሚያ ሥራ የተደረገው፤ በታቀዱት ክልሎች የሚገኙትን የአገሪቱን የዱር አራዊት ኃብት መጠን ማረጋገጥ ነበር። ለዚህም ሥራ ከብሪታኒያ ተመልምሎ የተቀጠረው ባለ-ሙያ እንግሊዛዊው የሥነ-ሕይወት ባለሙያ ‘ሜልቪን ቦልቶን’ (Melvin Bolton) ነበር። የቦልቶን ዘገባ፣ክልሉ በቀድሞ ታሪኩ የነገሥታት ማደኛ ክልል እንደነበረና ለብዙ ዘመናት በራሱ መላ ሲተዳደር የቆየ እንደነበር፤ በዚህም ቆይታው አንዳንዶቹ የዱር አራዊት ጠፍተው፤ ሌሎች ደግሞ ቁጥራቸው እየመነመነ መጥቶ እንደነበር ያስረዳል። በኋላ ግን ሥፍራው በአዲስ እርሻ መስፋፋት እና የውሐ-ቦይ ልማት ምክንያት ለአደጋ እየተጋለጠ መምጣቱ በ፲፱፻፶፰ ዓ/ም አዲስ የተቋቋመው የዱር-አራዊት ጥበቃ ባለ-ሥልጣን ቀዳሚ ሥራው አድርጎ በመያዝ የክልል አስተዳዳሪና የጥበቃ ቡድን በማደራጀት ሥፍራውን ቋሚ “የብሔራዊ መዝናኛና የዱር አራዊት ጥበቃ ክልል” መደረጉን አወጀ ይላል። የአዋሽ ብሔራዊ መዝናኛ እና የዱር አራዊት ጥበቃ ክልል የበርካታ የዱር አራዊት፤ አዕዋፋት እና የውሐ አራዊት መኖሪያ ነው። በደቡብ አዋሳኙ በሆነው የአዋሽ ወንዝ አዞ እና ጉማሬ ሲገኝበት፤ በሰሜን ክፍሉ ደግሞ ጦጣና ዝንጀሮ፤ እንዲሁም ጅብ እና አጋዘን ይገኙበታል። በክልሉ ከሚገኙት የዱር አራዊት በከፊሉ፦ ጉሬዛ"} {"id": "39233", "contents": "ካንሰር ኣንድ የኣካል ሴል ከቊጥጥር ውጭ በማደግ የሚመጣ በሽታ ነው። (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "47297", "contents": "ኲንዝላንድ የአውስትራሊያ ክፍላገር ነው።"} {"id": "4867", "contents": "1 January 1729 - 8 September 1729 እ.ኤ.ኣ. = 1721 ዓ.ም. 9 September 1729 - 31 December 1729 እ.ኤ.ኣ. = 1722 ዓ.ም."} {"id": "37775", "contents": "ውልደት አንተነህ መንግስቴ በ መጋቢት 13 1978 ዓም በ ጎጃም ክፍለ ሀገር ሁለት እጁ እነሴ ወረዳ በቀድሞው ሞጣ አውራጃ በ ቀራንዮ ከተማ ነው የተወለደው። ትምህርት የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርቱን በቀራንዮ ተምሯል፤ የሁለተኛና የመሰናዶ ትምህርቱን ደግሞ በሞጣ ነው የተማረው። በ18 ዓመቱ ወደ ዩኒቨርሲቲ የሚያስገባውን ውጤት በማምጣት ባህርዳር ተዩኒቨርሲቲን ተቀላቅሏል። በጋዜጠኝነትና በኮሙኒኬሽን በ1999 ዓም በማዕረግ ተመርቋል። ስራ አንተነህ ከዩኒቨርሲቲ እንደተመረቀ ለ4 ወራት ያህል ስራ ፈልጎ በእናርጅ እናውጋ ወረዳ ማስታወቂያ ጽ/ቤት የፕሬስና ኢንፎርሜሽን ዴስክ ኃላፊ በመሆን ለ6 ወራት ሰርቷል። በግንቦት 2000 ዓም የአማራ ብዙሃን መገናኛ ደርጅትን ተቀላቅሎ ጋዜጠኛ ሆኗል። በድርጅቱ ለሁለት ዓመት ከሰራ በኋላ ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን በ2002 ሰኔ ወር ተቀላቅሎ ለ11 ወራት አገልግሏል። ከዚያም ወደ ክልል በመመለስ በጋዜጠኝነት ዘርፉ በመስራት ላይ ይገኛል። አንተነህ ህልሙ ረቂቅ እሳቤው ምጡቅ ነው። ዛሬ በጋዜጠኝነት እየሰራ ቢሆንም ነገ ከተሻለ ቦታ ይደርሳል ተብሎ ይጠበቃል። ስዩም ይዘንጋው ድንቁ (talk) 15:32, 23 ጁላይ 2019 (UTC)"} {"id": "40595", "contents": "10 May በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም ግንቦት 2 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "5011", "contents": "1 January 1657 - 7 September 1657 እ.ኤ.ኣ. = 1649 ዓ.ም. 8 September 1657 - 31 December 1657 እ.ኤ.ኣ. = 1650 ዓ.ም."} {"id": "47603", "contents": "ቭላዲቮስቶክ (ሩስኛ፦ Владивосто́к) የሩስያ ከተማ ነው።"} {"id": "3121", "contents": "ነሐሴ 21 ቀን: ነጻነት በዓል በሞልዶቫ ... 1564 - ካቶሊኮች በፈረንሳይ ፕሮቴስታንቶች ላይ የበርተሎሜዎስ እልቂት ጀምረው መሪያቸውን ደኮልኒን ገደሉ። 1831 - አሚስታድ የተባለ በአፍሪቃውያን የተማረከው መርከብ ወደ ኒው ዮርክ ደረሰ። 1875 - ክራካቶአ የተባለ እሳተ ገሞራ በእንዶኔዝያ ፈነዳ፤ 3600 ሰዎች ሞቱ። 1892 - የእንግሊዝ ሃያላት በአፍሪካነር (ቦር) ጦርነት (ደቡብ አፍሪቃ) በበርገንዳል ውጊያ አሸነፉ። 1920 - ጦርነት የሚከላከል የኬሎግ-ብሪያንድ ውል በ60 አገሮች ተፈረመ። 1983 - ሞልዶቫ ነጻነቱን ከሶቭየት ኅብረት አዋጀ።"} {"id": "5473", "contents": "1 January 1429 - 6 September 1429 እ.ኤ.ኣ. = 1421 ዓ.ም. 7 September 1429 - 31 December 1429 እ.ኤ.ኣ. = 1422 ዓ.ም."} {"id": "5491", "contents": "1 January 1420 - 6 September 1420 እ.ኤ.ኣ. = 1412 ዓ.ም. 7 September 1420 - 31 December 1420 እ.ኤ.ኣ. = 1413 ዓ.ም."} {"id": "5527", "contents": "1 January 1402 - 6 September 1402 እ.ኤ.ኣ. = 1394 ዓ.ም. 7 September 1402 - 31 December 1402 እ.ኤ.ኣ. = 1395 ዓ.ም."} {"id": "5659", "contents": "1 January 1337 - 5 September 1337 እ.ኤ.ኣ. = 1329 ዓ.ም. 6 September 1337 - 31 December 1337 እ.ኤ.ኣ. = 1330 ዓ.ም."} {"id": "5665", "contents": "1 January 1334 - 5 September 1334 እ.ኤ.ኣ. = 1326 ዓ.ም. 6 September 1334 - 31 December 1334 እ.ኤ.ኣ. = 1327 ዓ.ም."} {"id": "5689", "contents": "1 January 1322 - 5 September 1322 እ.ኤ.ኣ. = 1314 ዓ.ም. 6 September 1322 - 31 December 1322 እ.ኤ.ኣ. = 1315 ዓ.ም."} {"id": "5695", "contents": "1 January 1319 - 6 September 1319 እ.ኤ.ኣ. = 1311 ዓ.ም. 7 September 1319 - 31 December 1319 እ.ኤ.ኣ. = 1312 ዓ.ም."} {"id": "5719", "contents": "1 January 1307 - 6 September 1307 እ.ኤ.ኣ. = 1299 ዓ.ም. 7 September 1307 - 31 December 1307 እ.ኤ.ኣ. = 1300 ዓ.ም."} {"id": "5731", "contents": "1 January 1301 - 5 September 1301 እ.ኤ.ኣ. = 1293 ዓ.ም. 6 September 1301 - 31 December 1301 እ.ኤ.ኣ. = 1294 ዓ.ም."} {"id": "6097", "contents": "1 January 1118 - 4 September 1118 እ.ኤ.ኣ. = 1110 ዓ.ም. 5 September 1118 - 31 December 1118 እ.ኤ.ኣ. = 1111 ዓ.ም."} {"id": "6115", "contents": "1 January 1109 - 4 September 1109 እ.ኤ.ኣ. = 1101 ዓ.ም. 5 September 1109 - 31 December 1109 እ.ኤ.ኣ. = 1102 ዓ.ም."} {"id": "6133", "contents": "1 January 1100 - 4 September 1100 እ.ኤ.ኣ. = 1092 ዓ.ም. 5 September 1100 - 31 December 1100 እ.ኤ.ኣ. = 1093 ዓ.ም."} {"id": "3517", "contents": "ጥቅምት ፲፬ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፵፬ኛው እና የመፀው ፲፰ኛው ዕለት ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፪፻፳፪ ቀናት ሲቀሩ፣ በዘመነ ዮሐንስ፤ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፪፻፳፩ ቀናት ይቀራሉ። ፲፱፻፴፰ ዓ/ም - የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት በዚህ ዕለት በአሜሪካ ርዕሰ ከተማ ዋሺንግተን ዲሲ ተመሠረተ። ፲፱፻፶፯ ዓ/ም - የብሪታኒያ ቅኝ ግዛት የነበረችው የቀድሞዋ ‘ሰሜን ሮዴዚያ’፣ የዛምቢያ ሪፑብሊክ ተብላ ነጻነቷን ተቀዳጀች። ፲፱፻፶፱ ዓ/ም - ቼልሲ የሚባለው የእንግሊዝ የእግር ኳስ ቡድን ባለቤት ሩሲያዊው ሀብታም ሮማን አብራሞቪች በዚህ ዕለት ተወለደ። ፲፱፻፺፰ዓ/ም - ጥቁር አሜሪካዊታ የሰብአዊ መብት ታጋይ ዕመትሮዛ ፓርክስበዚህ ዕለት አረፉ። (እንግሊዝኛ) http://news.bbc.co.uk/onthisday/hi/dates/stories/october/24/newsid_4353000/4353094.stm (እንግሊዝኛ) http://en.wikipedia.org/wiki/October_24"} {"id": "3529", "contents": "ኮምቦልቻ በኢትዮጵያ የአማራ ክልል ከተማና ወረዳ ሲሆን በደቡብ ውሎ ይገኛል። በ1998 ማዕከላዊ የስታትስቲክስ ባለስልጣን እንደተመነው የ68,766 ሰው መኖሪያ ሲሆን ከነሱም 36,102 ወንዶችና 32,664 ሴቶች ይገኙበታል። በሌላ ገለልተኛ ትምና ደግሞ የ97,038 ሰው መኖሪያ ተደርጎ ተገምቷል። የከተማው አቀማመጥ በ9°27′ ሰሜን ኬክሮስ እና 35°12′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ነው። ^ ማዕከላዊ የስታትስቲክስ ባለስልጣን, population.pdf ^ Butler, Rhett A., 2005 population estimates for cities in Ethiopia"} {"id": "5941", "contents": "1 January 1196 - 4 September 1196 እ.ኤ.ኣ. = 1188 ዓ.ም. 5 September 1196 - 31 December 1196 እ.ኤ.ኣ. = 1189 ዓ.ም."} {"id": "6019", "contents": "1 January 1157 - 4 September 1157 እ.ኤ.ኣ. = 1149 ዓ.ም. 5 September 1157 - 31 December 1157 እ.ኤ.ኣ. = 1150 ዓ.ም."} {"id": "6025", "contents": "1 January 1154 - 4 September 1154 እ.ኤ.ኣ. = 1146 ዓ.ም. 5 September 1154 - 31 December 1154 እ.ኤ.ኣ. = 1147 ዓ.ም."} {"id": "6625", "contents": "1 January 861 - 1 September 861 እ.ኤ.ኣ. = 853 ዓ.ም. 2 September 861 - 31 December 861 እ.ኤ.ኣ. = 854 ዓ.ም."} {"id": "8419", "contents": "(ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "11989", "contents": "ኅዳር ፳፩ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፹፩ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፪፻፹፭ ቀናት በ ዘመነ ዮሐንስ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፪፻፹፬ ቀናት ይቀራሉ። ፲፱፻፵፮ ዓ.ም. በኡጋንዳ የቡጋንዳ ንጉሥ ዳግማዊ ኤድዋርድ ሙቴሳ በአገሪቱ የብሪታንያ አስተዳደሪ ‘ሰር አንድሩው ኮሄን’ ተሽረው በስደት ወደለንደን ሄዱ። ፲፱፻፶፫ ዓ/ም ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ በጋና፤ ላይቤሪያ፤ ቶጎ፤ ብራዚል ፤ ናይጄሪያ እና ካሜሩን የሚያካሂዱትን ጉብኝት ለመፈጸም ከአዲስ አበባተነሱ። ዳሩ ግን ዕቅዳቸውን ሳያጠናቅቁ በኢትዮጵያ የታኅሣሥ ግርግር መነሳት ምክንያት ጉዟቸውን አቋርጠው ይመለሳሉ። ፲፱፻፶፭ ዓ.ም. ዩ ታንት የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት በዋና ጸሐፊነት ተመረጡ። በዋና ጸሐፊነት ኮንጎ በአየር አደጋ የሞቱትን ዳግ ሃመርሾልድን ይተካሉ። ፲፱፻፶፱ ዓ.ም. የባርባዶስ ደሴት ከብሪታንያ ነጻነቷን ተቀዳጀች። ፲፱፻፷ ዓ.ም. የየመን ሕዝባዊ ሪፑብሊክ ከብሪታንያ ነጻነቷን ተቀዳጀች። ፲፱፻፷ ዓ.ም. በፓኪስታን በኋላ የአገሪቱ መሪ የሆኑት እና በወታደራዊ መፈንቅለ መንግሥት ከሥልጣን ወርደው በስቅለት ሞት የተቀጡት ዙልፊቃር አሊ ቡቶ የፓኪስታን ሕዝባዊ ፓርቲን መሠረቱ። ፲፱፻፷፯ ዓ/ም - በቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ የነዳጅ ክምችቱን ለማፈንዳት የተደረገው ሙከራ ከሽፏል ፲፱፻፺፰ ዓ.ም. በካምፓላ ኡጋንዳ የተወለዱት ጆን ታከር ሙጋቢ ሴንታሙ ዘጠና ሰባተኛው የዮርክ ሊቀ ጳጳስ ሆኑ። በዚህ ቤተ ክርስቲያን ይሄንን ታላቅ ሥልጣን የተቀበሉት የመጀመሪያው ጥቁር ጳጳስ ናቸው። ፲፰፻፳፰ ዓ.ም. ሳሙኤል ላንግሆርን ክሌመንስ የተባለው አሜሪካዊ እና በብዕር ስሙ ማርክ ትዌይን የሚባለው ታዋቂ ደራሲ ፲፰፻፷፯ ዓ.ም. ታላቁ የሁለተኛው ዓለም ጦርነት መሪ እና የብሪታንያ ጠቅላይ ሚኒስቴር ዊንስተን ቸርቺል ፲፰፻፺፫ ዓ.ም. የጽሑፍ፣ የቅኔ እና የተውኔት ጠቢብ የአየርላንድ ተወላጁ ኦስካር ዋይልድ (እንግሊዝኛ) http://www.nytimes.com/learning/general/onthisday/bday/1130.html (እንግሊዝኛ) http://en.wikipedia.org/wiki/November_30 (እንግሊዝኛ) P.R.O., FO 371/154836 - Annual Report from Ethiopia for 1960 {{en]] P.R.O., FCO 371/1829 - ANNUAL REVIEW FOR ETHIOPIA FOR 1974"} {"id": "12001", "contents": "ኅዳር ፳፬ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፹፬ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፪፻፹፪ ቀናት በ ዘመነ ዮሐንስ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፪፻፹፩ ቀናት ይቀራሉ። ይሄ ዕለት የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ጥቅምት ፬ ቀን ፲፱፻፹፭ ዓ.ም. ባጸደቀው ስምምነት ቁጥር ፵፯⁄፫ “የዓለም አቀፍ የ’ድውያን’ ቀን” ተብሎ ተሰይሟል። ፲፰፻፲፩ ዓ.ም. በመካከለኛው አሜሪካ የምትገኘው የኢሊኖይ ግዛት በሃያ አንድኛ ደረጃ ከአሜሪካ ሕብረት ጋር ተዋሃደች። ፲፱፻፳፪ ዓ/ም - አዲሱ የአዲስ አበባ የምድር ባቡር ጣቢያ ሕንፃ በዚህ ዕለት በአልጋ ወራሹ ራስ ተፈሪ መኮንን ተመርቆ ተከፈተ። ፲፱፻፷ ዓ.ም. በደቡብ አፍሪቃ የቀዶ ጥገና ሐኪም ዶክቶር ክርስቲያን ባርናርድ የመጀመሪያው የሰው ልብ በ ’ቀዶ ጥገና’ ጥበብ ከሟቹ ‘ዴኒስ ዳርቫል’ ወደተቀባዩ የልብ በሽተኛ ‘ሌዊስ ዋሽካንስኪ’ አጠናቀቁ። ፲፱፻፷፱ ዓ.ም. በጃማይካ የ’ሬጌ’ ሙዚቃ ባላባት ቦብ ማርሌይ ላይ የገደላ ሙከራ ተደረገ። በሁለት ጥይቶች ቢመታም ማርሌይ ከሁለት ቀን በኋላ መድረክ ላይ ወጣ። ፲፱፻፸፬ ዓ.ም. ሕንድ አገር ውስጥ በቦፓል ከተማ ፥ የአሜሪካው ዩኒየን ካርባይድ ( Union Carbide) የኬሚካል ኩባንያ ውስጥ በተከሰተው አደጋ መርዛዊ ኬሚካል አየሩን በክሎት ሦስት ሺህ ስምንት መቶ ሰዎች ሲሞቱ እስከ ስድስት መቶ ሺህ ሰዎች በአደጋው ምክንያት ጤናቸው እንደተበላሸ ይገመታል። (እንግሊዝኛ) http://www.bhopal.com/irs.htm (እንግሊዝኛ) http://en.wikipedia.org/wiki/December_3"} {"id": "12109", "contents": ""} {"id": "12121", "contents": "ሉዊ ፓስቴ (Louis Pasteur) (1815 – 1888 ዓ.ም.) ፈረንሳያዊ የረቂቅ ህዋሳትና የኬሚስትሪ ሊቅ ነበሩ። እሳቸውና ሚስታቸው ማሪ ፓስቴ በተለይ በበሽታዎች ጀርም ቲዎሪ ስላደረጉት ሙከራዎች ይታወቃሉ። እንዲሁም በክትባት ስለ መስራታቸው ይታወቃል። በተለይም በውሻ በሽታ የሚከላከል መጀመርያው ክትባት በማግኘቱ ስመ ጥሩ ናቸው። በኬሚስትሪ በኩል የቡረሌ ኢምጥጥናዊ አቀራረጽ አሳወቁ። ከዚህም በላይ ወተትና ወይን ጠጅ ቶሎ እንዳይበላሽ ዘዴ አገኙ። ይህም ሂደት ፕስተራ (pasteurization) ይባላል። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "12139", "contents": "ወይን በወይን ሐረግ (Vitis spp.) የሚወጣው ፍሬ ነው። ከዚህ ፍሬ ዘቢብ፣ ማርማላታና ወይን ጠጅ ሊሠሩ ይቻላል፤ ወይም ደግሞ ጥሬ ሆነው ይበላሉ። ወይን ሐምራዊ፣ ቀይ ነጭ ወይም አረንጓዴ ሊሆን ይችላል። ወይን ለሰው ጤናና ለእድሜ እጅግ መልካም ነው። ወይን ወይም ዘቢብ መብላት ለውሾች ግን መርዛም ነው፤ የኩላሊት ድካም ይፈጥርባቸዋል። የዚህ ምክንያት ለሳይንስ አይታወቅም።"} {"id": "4531", "contents": "1 January 1896 - 9 September 1896 እ.ኤ.ኣ. = 1888 ዓ.ም. 10 September 1896 - 31 December 1896 እ.ኤ.ኣ. = 1889 ዓ.ም."} {"id": "51311", "contents": "ኮቪድ 19 በሳርስ-ኮቭ2 ቫይረስ የመጣ በሽታ ነው። ተመሳሳይ ስም - ኮሮና ቫይረስ ትኩሳት ሳል ለመተንፈስ መቸገር"} {"id": "15295", "contents": "ላም ባልዋለበት ኩበት ለቀማ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ፍየል ወዲያ ቅዝምዝም ወዲህ"} {"id": "14299", "contents": "ሁለት ቁና ሰጥቼ አንድ ጥንቅል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሁለት ቁና ሰጥቼ አንድ ጥንቅል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሁለት ቁና ሰጥቼ አንድ ጥንቅል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ባጐረስኩ እጄን ተነከስኩ። ምንጭ፦ አዲሱ የምሳሌያዊ አነጋገሮች መጽሐፍ፣ ገጽ 13"} {"id": "15469", "contents": "ማቅ ይሞቃል ጋቢ ይደምቃል ገቢውን ባለቤት ያውቃል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "13087", "contents": "ቀይ ተኩላ ወይም ቀይ ቀበሮ ኢትዮጵያ ውስጥ ብቻ የሚገኝ አጥቢ እንስሳ ነው። በዘልማድ «ቀበሮ» ይባል እንጂ የተኩላ ዘር (የውሻ ወገን) ነው። የሚኖርበትም ስፍራ ከ3000 ሜትር ከፍታ በላይ ካሉ ቦታውች ብቻ ሲሆን፣ የሚገኘውም በብዛት ባሌ ተራራና ሰሜን ተራራ ነው። ከዚህ በተረፈ በጉና ተራራ፣ በመንዝ እና በወሎ አልፎ አልፎ ይገኛል። ቁጥሩም የተመናመነ ስለሆነ ሊጠፋ የደረሰ እንስሳ ተብሎ ይታወቃል።"} {"id": "13105", "contents": "ፔሩ በደቡብ አሜሪካ የሚገኝ አገር ነው። ዋና ከተማው ሊማ ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "16939", "contents": "ፈሪ ካልጋ ላይ ወድቆ ይሞታል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ፈሪ ካልጋ ላይ ይወድቃል"} {"id": "16963", "contents": "ፈጣሪን የሚያህል ጌታ ርስትን ያህል ቦታ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "19693", "contents": "ብሮክን ሂል (እንግሊዝኛ: Broken Hill, New South Wales) አውስትራልያ ውስጥ የሚገኝ ከተማ ነው። የአውስትራልያ ከተሞች ዝርዝር አውስትራልያ"} {"id": "16171", "contents": "ጋሪ በተለያዩ ቦታዎች ከቦታ ቦታ ለመዘዋወር የሚያገለግል በለማዳ እንስሳት የሚጎተት የመጓጓዣ መሳሪያ ነው። የፈረንሳዮች የእንጨት ጋሪ። የኩባ የፈረስ ጋሪ። አሜሪካ ውስጥ ቴክሳስ። የብረት ጎማ ያለው ጋሪ። ቀላል የእንጨት ጋሪ በአውስትራልያ። በኮርማ የሚጎተት የቻይናዎች ጋሪ።"} {"id": "17527", "contents": ""} {"id": "20869", "contents": "ዘፈን በከበሮ አዋጅ በደበሎ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዘፈን በከበሮ አዋጅ በደበሎ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20923", "contents": "ዝናብና ልጅ ሲጠሉት ያከብር የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዝናብና ልጅ ሲጠሉት ያከብር የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20953", "contents": "የሀብታም ልጅ ወደ ቦሌ የድሀ ልጅ ወደ ባሌ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሀብታም ልጅ ወደ ቦሌ የድሀ ልጅ ወደ ባሌ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "17755", "contents": "አንደኛው የኢትዮጵያና ጣሊያን ጦርነት በኢጣሊያ እና ኢትዮጵያ መካከል ከ1895 እስከ 1896 እ.ኤ.አ. ድረስ የተካሄድ ጦርነት ነው። የኢትዮጵያ ድል መቀናጀት የአውሮፓ ሽሚያ ለአፍሪካን በስኬት የተቋቋመች ብቸኛ አፍሪካዊ ሀገር አድርጓታል። የጦርነቱ እጅግ ታዋቂው ውጊያ በአድዋ ላይ የተካሄደው ነው። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "20989", "contents": "የላጭ ልጅ ጸጉሩ ድሬድ ሆነ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የላጭ ልጅ ጸጉሩ ድሬድ ሆነ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21001", "contents": "የሌባ እጁን የፍየል ልጁን የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሌባ እጁን የፍየል ልጁን የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20233", "contents": "ንጉስ አይከሰስ ሰማይ አይታረስ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "19225", "contents": "እስራኤል የአለም ባንዲራዎች ሰንደቅ ዓላማ (ይህ ባንዲራዎች ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "16693", "contents": "ቅል ባገሩ ደንጊያን ይሰብራል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ቅል ባገሩ ዲንጋይ ይሰብራል"} {"id": "21439", "contents": "የወጋ ቢረሳ ፖሊስ ያስታውሳል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የወጋ ቢረሳ ፖሊስ ያስታውሳል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "18007", "contents": "የካቲት ፳፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻፸ ኛው ዕለት ሲሆን፤ የበጋ ወቅት ፶፭ ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፻፺፮ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፻፺፭ ቀናት ይቀራሉ። ፲፯፻፸፪ ዓ/ም - በኢራን የተከሰተ የመሬት እንቅጥቅጥ ፪ መቶ ሺህ ሰዎችን አጠፋ። ፲፰፻፹፱ ዓ/ም - በማዳጋስካር፣ የፈረንሳይ የጦር ኃይል ሳልሳዊት ንግሥት ራናቫሎናን ከሥልጣን ሲያወርድ በማዳጋስካር የዘውድ ሥርዓት አከተመ። ፲፱፻፲፬ ዓ/ም - የብሪታኒያ ንጉዛት መንግሥት በራሱ ፈቃድ በግብጽ ላይ የነበረውን ሉዐላዊነት አቁሞ ነጻነትን ለግብጻውያን አሳልፎ ሲሰጥ የውጭ ጉዳይን፤ ግንኙነትን፤ የጦር ሠራዊትንና የግብጽ ሱዳንን አስተዳደር የሚመለከቱ ጉዳዮችን ግን በራሱ አስተዳደር ሥር አስቀረ። ፲፱፻፳፯ ዓ/ም - ለዱፖንት ኩባንያ ይሠራ የነበረው ዋላስ ካሮዘርስ ናይሎን (Nylon) ፈጠረ። ፲፱፻፷፮ ዓ/ም - በኢትዮጵያ የአብዮት ፍንዳታ፣ የወታደሩ አመጽ ተስፋፍቶ አዲስ አበባ የሚገኙ የ፬ ኛ ክፍለ ጦር፤ የጦር ሠራዊት፤ ዓየር ኃይል እና የዋና መሥሪያ ቤት ወታደሮች በከተማው ‘ቁልፍ’ ቦታዎችን በቁጥጥራቸው ሥር አዋሉ። ብዙዎችን የአክሊሉ ሀብተ-ወልድን ሚኒስቴሮች አስረው ያዙ። ንጉሠ ነገሥቱ ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ አቶ እንዳልካቸው መኮንንን ለጠቅላይ ሚኒስትርነት እና ጄኔራል አቢይ አበበን የመከላከያ ሚኒስትር አድርገው ሾሙ። በወቅቱ አዲስ አበባ ላይ ሊካሄድ ተዘጋጅቶ የነበረው የአፍሪቃ አንድነት ድርጅት ስብሰባ በረብሻው ምክንያት ተሰረዘ። ፲፱፻፹፱ ዓ/ም - የመሬት እንቅጥቅጥ በአርሜኒያ እና አዘርባይጃን አገሮች ፩ ሺህ ፩ መቶ ሰዎች ሲገል፣ በሰሜን ኢራን ደግሞ ፫ ሺህ ሰዎች ሕይወታቸውን አጥተዋል (እንግሊዝኛ) P.R.O., FCO 371/1829 http://en.wikipedia.org/wiki/Unilateral_Declaration_of_Egyptian_Independence"} {"id": "18025", "contents": "ከአህያ ጋር የዋለች ጊደር ፈስ ተምራ ትመጣለች"} {"id": "18097", "contents": "የኢትዮጵያ ታሪክ፡ ከዐፄ ልብነ ድንግል እስከ ዐፄ ቴዎድሮስ በተክለ ጻድቅ መኩሪያ የተደረሰ እንዲሁም በትንሳኤ ዘጉባኤ ማተሚያ ቤት በ፲፱፻፶፩ ዓ.ም. የታተመ መጽሐፍ።"} {"id": "23227", "contents": "ሰኔ ፲፮ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪፻፹፮ኛው ቀን ሲሆን የፀደይ (በልግ)ወቅት ፹፩ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፹ ቀናት፣ በዘመነ ዮሐንስ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፸፱ ቀናት ይቀራሉ። ፲፱፻፷፭ ዓ/ም - የሱዳን ፕሬዚደንት ጃፋር አል ኒሜሪ የአፍሪቃ አንድነት ድርጅትን ሊቀ መንበር የናይጄሪያውን ፕሬዚደንት ጄኔራል ያኩቡ ጋዋንን በመወከል በኢትዮጵያ እና ሶማሊያ መኻል ስለተነሳው ግጭት ከቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ጋር የሁለት ቀን ውይይት ለማድረግ አዲስ አበባ ገቡ። ፲፱፻፷፭ ዓ/ም - የኢትዮጵያ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ምርጫ በዚህ ዕለት ተጀምሮ እስከ ሰኔ ፴ ቀን ድረስ ተካሂዷል። ፲፱፻፸፯ ዓ/ም ሕንዳዊ የሲክ አመጸኛ ቡድን ከሞንትሪያል ተነስቶ በሎንዶን በኩል ወደ ዴልሂ በረራ ላይ የነበረውን የሕንድ አየር መንገድ፣ በረራ ቁጥር ፻፹፩ ጥያራ በድብቅ በጫኑት ቦምብ ፍንዳታ አየርላንድ አጠገብ ባህር ውስጥ ሲሰምጥ ሦስት መቶ ሃያ ዘጠኙም የቦይንግ ፯፻፵፯ቱ (B747) ተሣፋሪዎች ሞተዋል። (እንግሊዝኛ) P.R.O., FCO 371/1660 - ANNUAL REVIEW FOR ETHIOPIA FOR 1973 (እንግሊዝኛ) http://news.bbc.co.uk/onthisday/hi/dates/stories/june/23/newsid_2518000/2518857.stm"} {"id": "22501", "contents": "የመላው አማራ ሕዝብ ድርጅት የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲ ነው።"} {"id": "22585", "contents": "ሓረግ (Clematis chinensis = Clematis sinensis) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው። ኣዞ ሓረግ (C. hirsuta) በቅርብ ይዛመዳል። ከClematis ውጭ ሌሎችም ዝርያዎች ደግሞ «ሓረግ» ተብለዋል፣ በተለይም Peponium vogelii (የዱባ አይነት) እና የHedera ወገን፤ እንዲሁም ማናቸውም እንደ ወይን ሐረግ ያለው ሓረግ ሊሆን ይችላል። ተክሉ ሲያብብ በጣም ደማቅ ሲሆን በሰው ልጆች ቆዳ ላይ ዘላቂ 'ቃጠሎ' ቁስል ማድረጉ ይታወቃል። በወንድ እጅ ላይ ዘላቂ ጎዳኒሳ ለማጌጥ የጠቀሙት ነው። ይህ በውስጡ ካለው ጥንተ ንጥሩ ነው። ተክሎ ደግሞ በገበሬዎች ለማገዶ፣ እንዲሁም የጫት ጥቅልን ለማሠር እንደ ገመድ ይጠቀማል። በፍቼ ወረዳ፣ የቅጠሉ ጭማቂ በውሃ መጠጣት ለአንቃር ብግነት ተዘግቧል፤ ወይም ቅጠሉ ተደቅቆ የቆዳ ሸንተረር ስብ ለመቀነስ ይለጠፋል። ^ አማራ ጌታሁን - SOME COMMON MEDICINAL AND POISONOUS PLANTS USED IN ETHIOPIAN FOLK MEDICINE March 1976 እ.ኤ.አ. ^ የፍቼ፣ ኦሮሚያ ባህላዊ መድሃኒት ጥናት 2006 ዓም ከዓቢዩ እኒየው እና ሌሎች፣ ጎንደርና አዲስ አበባ ኡኒቨርሲቲዎች ሥነ ፍጥረት ኮሌጆች"} {"id": "31129", "contents": "ሱሰውንግ በኮሪያ የነገሠ ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31147", "contents": "ቹሚል በኮሪያ የነገሠ ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31171", "contents": "ደውክቻንግ በኮሪያ የነገሠ ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31243", "contents": "ስላኖል በአይርላንድ አፈ ታሪክ ከ870 እስከ 853 ዓክልበ. ግድም ድረስ የአየርላንድ ከፍተኛ ነጉሥ ነበር። የአይርላንድ ታሪኮች እንዳሉት የስላኖል ዘመን ለ15፣ 17፣ ወይም 30 ዓመታት ቆየ። የላውድ አቆጣጠሮች (1014 ዓም ተቀነባብሮ) እንዳለው 17 ነበር፣ እርሱና የድሮ አቆጣጠር በመከተል፣ ይህ ከ870 እስከ 853 ዓክልበ. ድረስ ይሆናል። (በኋላ የታዩት ታሪኮች ግን ከዚያ በፊት ያደርጉታል።) (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31261", "contents": "ኑዋዳ አይርገትላም (ኑዋዳ «የብር እጅ») በአየርላንድ ልማዳዊ አፈ ታሪክ ዘንድ ከቱዋጣ ዴ ዳናን ወገን የአየርላንድ ከፍተኛ ንጉሥ ነበር። አባቱ የነመድ ተወላጅ ኤሕታሕ ነበረ። የቱዋጣ ዴ ዳናን ወገን እንደ ፊር ቦልግ የነመድ ተወላጆች ነበሩ። በ1625 ዓ.ም. አካባቢ የታተመው የሴጥሩን ኬቲን ታሪክ መጽሐፍ የአይርላንድ ታሪክ እንዳለው፤ የነመድ ልጆች ከአይርላንድ ሲበተኑ ቱዋጣ ዴ ዳናን ደግሞ በግሪክ አገር (ቦዮቲያና አቴና አካባቢ) ይቆዩ ነበር። በዚያ ሲኖሩ ጠንቋይና አስማት ተማሩ። በዚያን ጊዜ የሶርያ ሥራዊት በብዙ መርከቦች ውስጥ ለጦርነት በግሪክ ደረሱ። ሶርያውያን የቱዋጣ ዴ ጠንቋይ አሸንፈው ቱዋጣ ዴ ሁላቸው ከግሪክ ወደ «ሎቅላን» (የአሁኑ ኖርዌ) ሸሹ፤ በዚያ ስለ ዕውቀታቸው አራት ከተሞች ከሕዝቡ ዘንድ ተቀበሉ፦ ከተሞቹም ፋልያስ፣ ጎርያስ፣ ፊንያስና ሙርያስ ተባሉ። በያንዳንዱ ከተማ ሕዝቡን ለማስተምር ትምህርት ቤት ከመሠረቱ በኋላ፣ ከኖርወይ ወደ ስኮትላንድ ሔደው እዚያ ለ፯ ዓመት ቆዩ። መሪያቸውና ንጉሣቸው ኑዋዳ ነበር። በመጨረሻ በአይርላንድ ደረሱ፤ ነገር ግን ዘመዶቻቸው ፊር ቦልግ ግማሹን ደሴት ለማካፈል ፈቃደኞች አልነበሩም። ስለዚህ በአንድ ታላቅ ውግያ በማግ ቱይረድ ውግያ ፊር ቦልግ ተሸነፉ። የቱዋጣ ዴ ንጉሥ ኑዋዳ እጅ ስለ ተቋረጠ ዮካይድ ብሬስ ለ፯ አመት በአይርላንድ ነገሠ። እርሱ ግን ግማሽ ከፎሞራውያን ወገን ስለሆነ ለነርሱ ጥቅም ገዛቸው። በ፯ኛው ዓመት ኑዋዳ በጠንቋይ አዲስ የብር እጅ ስላገኘ ያንጊዜ እንደገና የቱዋጣ ዴ ንጉሥ እንዲሁም የአይርላንድ ከፍተኛ ንጉሥ ሆነ። ኑዋዳ ለ፳ ዓመታት ገዝቶ በ1474 ዓክልበ."} {"id": "31681", "contents": "ጋምላ ኡፕሳላ (ስዊድኛ፦ Gamla Uppsala፣ «ጥንታዊ ኡፕሳላ») (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31357", "contents": "'ዶንቃድ ሚዲ የ አየርላንድ ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "22957", "contents": "የቀዳማዊ ዓፄ ዮሐንስ ዜና መዋዕል (ታሪክ፡ ንጉሠ፡ ነገሥት፡ አእላፍ፡ ሰገድ) በዘመናቸው በነበረው ፀሐፉ ሐዋርያ ክርስቶስ በግዕዝ እንደተጻፈና በኢግናዚዮ ጉዲ ወደ ጣሊያንኛ እንደተተረጎመ ፣ በጣሊያን አገር እንደታተመ ከጎን ቀርቧል። ይህ መጽሃፍ የአጼፋሲለደስ ልጅ የነበሩትን የቀዳማዊ ዓፄ ዮሐንስን ዜና ውሎ ይተርካል።"} {"id": "32605", "contents": "ኤሌክትሪክ ፍሰት ማለት በአንድ ስፋት ያለው ገጽታ ውስጥ ያለ የኤሌክትሪክ መስክ ፍሰት መጠን ማለት ነው። በተወሰነ ምናባዊ ገጽታ ውስጥ የሚያልፉ የመስክ መስመሮች ብዛት ጋር አብሮ ተወዳዳሪ (ፕሮፖርሽናል) ነው። በአንዲት ኢምንት ስፋት d A {\\displaystyle d\\mathbf {A} } ባላት ገጽታ ውስጥ የሚገኝ ኢምንት ፍሰት d Φ E {\\displaystyle d\\Phi _{E}\\,} እንዲህ ይቀመራል፦ d Φ E = E ⋅ d A {\\displaystyle d\\Phi _{E}=\\mathbf {E} \\cdot d\\mathbf {A} } E በዛች ገጽታ ውስጥ የሚያልፍ የኤሌክትሪክ መስክ ነው። ዶት ፕሮደክት( ⋅ {\\displaystyle \\cdot } ) የሚያሳየው የሁለቱ ጨረሮች (ስፋት እና መስክ) ጥላ ብዜትን ነው። ጥላ ብዜት፣ አንዱ ጨረር ከሌላው ጨረር አኳያ ያለውን መጠን ማስያ ነው። የስፋቱ ጨረር የተሰራው ከስፋቱ መጠንና፣ ለስፋቱ ቀጤ ነክ ከሆነ አሀድ ጨረር ነው። እንግዲህ፣ ኢምንት የሆኑትን ፍሰቶች በካልኩለስ አሰባስበን ስንጠርዛቸው የአጠቃላይ ገጽታ S ን ኤሌክትሪክ ፍሰት እናገኛለን ማለት ነው: በውስጡ የኤሌክትሪክ ቻርጅ Q አፍኖ ለያዘ ዝግ ገጽታ የሚያገለግል ቀመር የጋውስ ህግ ይባላል። ይህ ቀመር በተሰጠ ዝግ ገጽታ (ለምሳሌ ሉል) ያለን የኤሌክትሪክ ፍሰት ያለካልኩለስ ጥረዛ ያገኛል። መግነጢስ መስክ ኤሌክትሪክ ፍለክስ(ፍሰት)"} {"id": "33727", "contents": "ግንድ የዋጠ በአማርኛ ፈሊጣዊ አነጋገር የሆነ ዘይቤ ነው። የማይተጣጠፍ። ግትር። አበበ ግንድ የዋጠ መስሎ ቆሟል።"} {"id": "33757", "contents": "አድባር የማይታዩ መናፍስት አይነት ሲሆን ከቦታ ጋር ተያይዞ የሚገኝ የመንፈስ አይነት ነው። አድባር፣ ጥሩም ሆነ መጥፎ እንዲሁ ሴትም ሆነ ወንድ ሊሆን ይችላል። አንድ ቦታ በጥሩ ሁኔታ ሲገኝ አድባሩ ጥሩ ይሰራል ይባላል ሆኖም በአካባቢው በሽታ እና ችጋር ከበዛ፣ ቦታው መጥፎ አድባር አለው ይባላል። ^ Reidulf Knut Molvaer: Socialization and social control in Ethiopia (1995) Page 47"} {"id": "33817", "contents": "የልብ ሰንኮፍ በአማርኛ ፈሊጣዊ አነጋገር የሆነ ዘይቤ ነው። በውጭ ታርቆ በልብ ቂም ሲቋጠር።"} {"id": "33877", "contents": "ናኒ ወይም ናኔ በሱመራዊ ነገሥታት ዝርዝር ዘንድ ከኡሩክ ነገሥታት ቀጥሎ የሱመርን ላዕላይነት ለከተማው ለኡር ያዘው። ይህ የኡር 2ኛ ሥርወ መንግሥት መጀመርያ ንጉሥ ይባላል። በዝርዝሩ ላይ ለ120 (ወይም እንደ ሌላ ቅጂ ለ54) ዓመታት ነገሠ፤ እነዚህ ቁጥሮች ግን ምንም ታማኝነት የላቸውም። እንደዚያ ረጅም ዘመን እንደ ነበረው አይመስልም። ከናኒ በፊት የነበረው የኡሩክ 2ኛው ሥርወ መንግሥት መጨረሻ ንጉሥ አርጋንዴአ ሲባል፣ የአርጋንዴአ ስም ከሌላ ቅርስ ወይም ምንጭ ፈጽሞ አልተገኘምና ምናልባት ላዕላይነቱን ያልገዛ የኡሩክ ከንቲባ ብቻ ይሆናል። መጨረሻው ከሥነ ቅርስ የታወቀው የኡሩክ 2ኛ ሥርወ መንግሥት ንጉስ ሉጋል-ኪኒሼ-ዱዱ ሲሆን ናኒ ላዕላይነቱን የያዘው ከእርሱ ይመስላል። የናኒ ስም አለዚያ የሚታወቀው የቱማል ጽሑፍ በተባለው ሰነድ ውስጥ ይጠቀሳል። በዚህ በኩል ናኒ የኒፑር መቅደስ እንደ ጠገነ ሲለን፣ እንግዲህ የሱመርን ላዕላይነት በውነት እንደ ያዘ ይመስላል። ልጁ መስኪአጝ-ናና ተከተለው።"} {"id": "34135", "contents": "ታፋላ (እስፓንኛ፦ Tafalla) የእስፓንያ ከተማ ነው። ብጥንቱ ዘመን ስሙ ቱባላ ሲሆን በቶቤል (ቱባል) እንደ ተሠራ የሚል ትውፊት አለ። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "40525", "contents": "29 April በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም ሚያዝያ 21 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "41017", "contents": "9 February በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) በዘመነ ማቴዎስ፣ በዘመነ ማርቆስና በዘመነ ሉቃስ የካቲት 2 ቀን ማለት ነው። በዘመነ ዮሐንስ ግን (ዘመነ ሉቃስ የሥግር ዓመት በመሆኑ) የካቲት 1 ቀን ላይ ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "41035", "contents": "18 February በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) በዘመነ ማቴዎስ፣ በዘመነ ማርቆስና በዘመነ ሉቃስ የካቲት 11 ቀን ማለት ነው። በዘመነ ዮሐንስ ግን (ዘመነ ሉቃስ የሥግር ዓመት በመሆኑ) የካቲት 10 ቀን ላይ ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "43447", "contents": "ኢየሱስ ጌታ ነው (ግሪክኛ፦ κύριος Ἰησοῦς /ኪውሪዮስ ኢዬሱስ/) በክርስትና አዲስ ኪዳን መሠረት በተለይም (ወደ ቆሮንጦስ ሰዎች ፩ 12:3 ፣ ወደ ሮማውያን ፲፡9) የሚገኝ አጭር የእምነት ቃል ነው። ይህ እንደ አጭር የእምነት ቃል ጠቃሚ ሲሆን፣ ዳሩ ግን ኢየሱስ በራሱ በኩል ያለውን ቃል የማቴዎስ ወንጌል 7:21 እንዳለው፣ «በሰማያት ያለውን የአባቴን ፈቃድ የሚያደርግ እንጂ፥ ጌታ ሆይ፥ ጌታ ሆይ፥ የሚለኝ ሁሉ መንግሥተ ሰማያት የሚገባ አይደለም።» ማስታወስ ይገባል።"} {"id": "43705", "contents": "አጅዋ ቴምር በመዲና የሚበቅል የተምር አይነት ሲሆን በአንድ ሃዲስ ይጠቀሳል። «በየቀኑ ጠዋት ጠዋት ፯ (ሰባት) የአጅዋ ቴምር የበላ ሰው መርዝ እና ሌሎች የሰይጣን ህመሞች አያጠቁትም እንደድግምት ያለ ነገር ሁሉ ላይ ሙሉ ቀን ሊአሸንፈው አይችልም።» (ሶሂህ ቡሀሪ መጽሃፍ 65, ሃዲስ 356) http://31.media.tumblr.com/tumblr_m4qqm7PBgw1rr78i5o1_500.jpg http://ecx.images-amazon.com/images/I/514RnrADOIL._SX300_.jpg እነዚህ ሊንኮች ምን የአጅዋ ቴምር ፍሬ ምን አይነት እንደሆኑ ያሳያሉ።"} {"id": "43711", "contents": "የእስልምና ባህል በቁራን እና በሃዲስ የተመሰረተ ነዉ፤ የእስልምና ባህል ከአላህ ፈቃድ ወይንም ትእዛዝ ዉጭ አይደረግም። በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ Muslim culture የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ። : ይህ ፡ አጭር ፡ ሃይማኖት ፡ ነክ ፡ ጽሑፍ ፡ መሠረት ፡ ወይም ፡ መዋቅር ፡ ነው። እርስዎ ፡ ሊያስፋፉት ፡ ይችላሉ! (ይህ ባሕል ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "47605", "contents": "አኪተን (ፈረንሳይኛ፦ Aquitaine) እስከ 2008 ዓም ድረስ አስተዳደራዊ ክልል በፈረንሣይ አገር ነበር። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "43921", "contents": "ጋምብሪቪ (ሮማይስጥ፦ Gambrivii፣ ጋምብሪቫውያን) የጌርማኒያ ጎሣ ነበሩ። መጀመርያ በስትራቦን «ጋማብሪቪ» ተብለው ተጠቀሱ። ከካቲ፣ ካቱዋሪ እና ኬሩስኪ ጋራ በአንድ ስብስባ እንደ ነበሩ ይለናል፤ ስለዚህ በቬዘር ወንዝ አካባቢ እንደ ተገኙ ይሆናል። ጋምብሪቪ ደግሞ በታኪቱስ ጌርማኒያ ይታያሉ። በአፈ ታሪካቸው ከማኑስ ልጅ ልጆች ከተወለዱት ነገዶች መካከል ይላቸዋል። (ደግሞ ጋምብሪቪዩስ ይዩ።) ሱጋምብሪ በተባለው ብሔር ውስጥ እንደ ተቆጠሩ ይመስላል። Max Ihm : Gambrivii. In: Paulys Realencyclopädie der classischen Altertumswissenschaft (RE). Band VII,1, Stuttgart 1910, Sp. 691. Günter Neumann , Dieter Timpe : Gambrivi. In: Reallexikon der Germanischen Altertumskunde (RGA). 2. Auflage. Band 10, Walter de Gruyter, Berlin/New York 1998, ISBN 3-11-015102-2, S. 406–409. ^ Strabon Geographie VII, 291 ^ Tacitus Germania 2"} {"id": "43933", "contents": "ጉዴአ ከ2009 እስከ 1989 ዓክልበ. ግድም የላጋሽ ከተማ ገዢ (ኤንሲ) በሱመር ነበር። ኡርባባን ተከተለው፣ ይህ ከአካድ መንግሥት ውድቀት በኋላ ሲሆን ላጋሽና ሌሎች የሱመር ከተሞች በተግባር ነጻነታችውን ከአካድ አገኝተው ነበር። ጉዴአ የኡር-ባባን ሴት ልጅ ኒናላን አገባትና ኤንሲ-ነቱን እንዲህ ወረሰ። ከነገሡት ፳ ዓመታት ለሁላቸው «የዓመት ስም» ይታወቃል። ስለዚህ ፮ኛው ዓመቱ (2004 ዓክልበ. ግድም) «አንሻን በመሣሪያዎች የተመታበት ዓመት» በመባሉ ወደ ኤላም መዘመቱ ይዘገባል። አንሻንና ኤላም በዚያን ጊዜ በንጉስ ኩቲክ-ኢንሹሺናክ ሥር እንደ ነበሩ ይመስላል። በተረፈ በጉዴአ ዘመነ መንግሥት ብዙ ሕንጻዎች እንደ ቤተ መቅደሶች በየከተማ ይገነቡ ነበር። ላጋሽ ከብዙ አገራት ጋር ንግድ ስላካሄደ፣ ሀብታም አገር ሆነ። የጉዴአን መልክ የሚያሳዩ ፳፮ ሐውልቶች ተገኝተዋል። ጉዴአ በልጁ 2 ኡር-ኒንጊርሱ ተከተለ። ከጉዴአ በኋላ በላጋሽ የገዙት ኤንሲዎች ሁሉ ድካሞች ነበሩና በቅርብ ጊዜ ውስጥ የዑር ንጉሥ ኡር-ናሙ አዲስ ሱመራዊ መንግሥት አገሩን ያዘ። ^ የጉዴአ ዓመት ስሞች"} {"id": "44089", "contents": "ዩፒቴር ኬልቴስ በፈረንሣይ አፈ ታሪክ የኬልቶች (በጋሊያ፣ አሁንም ፈረንሳይ አገር) ፱ተኛ ንጉሥ ነበረ። ስለርሱ አገሩ ወይም የአገር ክፍል ስሙን «ኬልቲካ» አገኘ፤ ሕዝቡም ከእርሱ «ኬልቶች» ተባሉ። ኬልቴስ የሉኩስ ተከታይ ሲሆን በአብዛኛው ምንጭ የሉኩስ ልጅ ይባላል፤ አንዳንድ መጽሐፍ ግን ኬልቴስ የ2 ባርዱስ ሕፃን ልጅ ስለ ሆነ ሉኩስ በእንደራሴነት ብቻ ገዛ ይላል ። በኬልቴስ ዘመን በእረኞች ቸልተኝነት ታላቅ እሳት ፒሬኔ ተራሮችን እንዳቃጠለ ይፃፋል። ስማቸው «ፒሬኔ» ለኚህ ተራሮች የሆነላቸው ከዚያ እሳት መሆኑ ይባላል። በአንዳንድ ምንጭ ኬልቴስ ጎረቤቶቹን ወርሮ ወደ ኢቤሪያ (እስፓንያ) የላኩት ሠፈረኞች ኬልቲቤራውያን ሲሆኑ ሌሎች ደግሞ ወደ እስኩቴስ ተልከው እነዚህ «ኬልትስኩቴሳውያን» ተባሉ። ኬልቴስ ወንድ ልጅ ባይኖረውም አንዲት ሴት ልጅ ጋላጠያን ወልዶ ነበር። ሄርኩሌስ ሊቢኩስ ከእስፓንያ ወደ ጣልያን በኬልቴስ ግዛት በኩል ሲመልስ ልዕልት ጋላጠያን አግብቶ እርሷ ልጁን ጋላጤስ ወልዳለት ነበር። ኬልቴስ ባረፈበት ጊዜ የልጁ ልጅ የሄርኩሌስ ልጅ ጋላጤስ ተከተለው። በአንድ ታሪክ ስለ ግዛቱ ተጨማሪ ዝርዝር ይሰጣል። ቋንቋቸው ከእርሱ «ኬልቲክ» ተባለ፤ ጽሕፈትም ከግራ ወደ ቀኝ እንዲሄድ አሻሸለው። ሕብረተሠቡን በአራት መደቦች እነርሱም ቄሳውንት፣ ጦረኞች፣ ነጋዴዎችና ሠፈረኞች መደባቸው። እያንዳንዱ መንደር በየዓመቱ ተሰብስቦ አለቃቸውን ይመርጡ ነበር፤ አለቃውም መሬቱን ማካፈል ነበረበት። አለቃውም የያንዳንዱ ቤተሠብ መኖርያ ከጎረቤቱ ሦስት ጫማ እንዲሆንና በየዓመቱ ወደ አዲስ ቦታ እንዲዛወር ማረጋገጥ ነበረበት። ሁለት ጉባኤዎች አቆመ፦ አንዱ የቤተሠብ አለቆች ብቻ፣ አንዱም አካለ መጠን ወንድ ሁሉ ነበር። ለዚያው ጉባኤ ሥነ ሥርዓቱ እንዲህ ነበር፦ ወንዶቹ ሁሉ በሜዳ በክብ ነገር ይሰብስቡ፤ አለቆች በመካከላቸው ይሁኑ፤ የመናገር መብት በማዕረግ ቅድምትነት ነው፤ ስዎቹ ቃሉን ባይቀበሉስ በጩሀታቸው ተናጋሪው ዝም ይበል፤ አለዚያ ግን ቃሉን ከወደዱት ማሣርያዎቻችውን በጋሻዎቹ ላይ በመጋጭ ድምጽ ያሰሙ። በዚህ ሂደት ንጉሡ «የሕዝቤ ሥልጣን በኔ ላይ ካለኝባቸው ሥልጣን አያንስም» ብሎ ነበር። በዚህ መጽሐፍ ዘንድ ንጉሥ ኬልቴስ ሲያርፍ ዕድሜው 107 ዓመት ነበር። ^ የፈረንሳይኛ ታሪክ 1798 ዓ.ም."} {"id": "48751", "contents": "ሃይደልበርግ (ጀርመንኛ፦ Heidelberg (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "37993", "contents": "ኤርትራ ኤርትራ ኤርትራ የኤርትራ ብሔራዊ መዝሙር ነው። በዓል ደማ እንዳልቀሰ ተደምሲሱ መስዋእታ ብሓርነት ተደቢሱ መዋእል ነኺሳ አብ ዕላማ ትእምርቲ ጽንዓት ኮይኑ ስማ ኤርትራ ዛሓበን ውጹዓት አመስኪራ ሓቂ ከምትዕወት ኤርትራ ኤርትራ አብ ዓለም ጨቢጣቶ ግቡእ ክብራ ናጽነት ዘምጽኦ ልዑል ኒሕ ንህንጻ ንልምዓት ክንሰርሕ ስልጣኔ ከነልብሳ ግርማ ሕድሪ'ለና ግምጃ ክንስልማ ኤርትራ ኤርትራ አብ ዓለም ጨቢጣቶ ግቡእ ክብራ*፪"} {"id": "38137", "contents": "ናውሩ በሰላማዊ ውቅያኖስ የሚገኝ ደሴት አገር ነው። ዋና ከተማ የለውም፣ ትልቁ ከተማ ግን ያሬን ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "41869", "contents": "ለስተር ቦውልዝ «ማይክ» ፒርሶን (1889-1965 ዓም) ከ1955 እስከ 1960 አ.ም. ድረስ የካናዳ ጠቅላይ ሚኒስትር ነበሩ።"} {"id": "38647", "contents": "ላይ አርማጭሆ በአማራ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "45955", "contents": "2013 አመተ ምኅረት፦"} {"id": "45991", "contents": "[[1]] ከይር በይርስ (እንግሊዝኛ: Care Bears) የካርቱን ድቦች ናቸው።"} {"id": "46057", "contents": "ጉንጉን የጽጉር አሠራር አይነት ሲሆን ይህ ቄንጥ በቻይና ታሪክ ከ1611 እስከ 1904 ዓ.ም. ድረስ ለቻይናዊ ወንድ ሁሉ ግዴታ ሆነ። የማንቹ ሕዝብ ወገን አገሩን ወርረው ሲይዙ፣ በቻይና ክፍሎች ውስጥ የማንቹዎቹን ልማዳዊ ጽጉር አሠራር በተገዙት ሕዝቦች ላይ ከ1611 ዓ.ም. ጀምሮ አስገደዱ። ይህም ማለት ጽጉሩን ከፊት በየአሥሩ ቀኖች መላጭ፤ በኋላም ረጅም የማይቋረጥ የተጐነጐነ ሹሩባ መኖር አስፈላጊ ሆነባቸው። ከቻይና ሕዝብ መካከል አብዛኞቹ ይህንን ፈላጭ ቁራጭ ድንጋጌ ሳይቀበሉ እምቢ ብለው ማንቹዎቹ በ1637 ዓም በሞት ቅጣት ግዴታዊ አደረጉት። የቻይና ሕዝብ በኮንግ-ፉጸ እምነት መርኆች እኛ ራሳችንን አንጐዳም አሉ። ስለዚህ ብዙዎቹ በጀግናነት በመታገል ደማቸውን ፈሰሱ። የቻይና ሕዝብ ቁጥር ከ51 ሚሊዮን በ1612 ዓም እስከ 20 ሚሊዮን በ1643 ዓም ተቀነሰ። የቻይና ሰዎች እንደ ተባሉ ወይም ጽጉሩ ወይም ራሱ ይቋረጥ። በ1904 ዓም በሢንኃይ አብዮት ዘመን የቻይና ሕዝብ አንድላይ ጉንጉናቸውን ቈረጡ።"} {"id": "44413", "contents": "ሲሊጎ (ጣልኛ፦ Siligo) የሳርዲኒያ ጣልያን መንደር ነው። የሕዝቡ ቁጥር962 አካባቢ ነው።"} {"id": "46237", "contents": "የጣልያን ታሪክ ጣልያን (ኢትሊ፤ኢጣልያ፤ጣሊያን) በደቡባዊው አውሮፓ በተራራማ ሸለቆዎች ተከባ፣ ፖ ወንዝ ሸለቆ የሚባለውንም አቅፋ የቬኔሺያን ዝርግ ስፍራ ቦታ ጨምሮ ወጣ ብሎም የዳንዩብ የፍሳሽ መስመር እነ ላምፕዱሳ ደሴትንም ታካትታለች። የጣልያን መንግስት ጣልያን የቡትስ ጫማ ቅርፅ ያላት ሀገር በመባልም፤ ከሮማ ፍርስራሾች፤ በህዳሴው ዘመን ውጤቶች ትታወቃለች። የሮሜ መንግሥት ዝና በዛሬው አለማችን ላያ በሰፊው ይታያል፤ ማለትም በህዝብ የተመረጠ መንግስት፤ በክርስትና፤ በላቲን አፃፃፍ ውስጥ ማለት ነው። የጣልያን ዝርያዎች ላቲኖች Latins በመባል የሚታወቁት የሮማ ስርወ መንግስትን መሰረቱ ከሚጎራበቶቸውን እንደ ሴልትስ እና ሳባዊያን ያሉ ስልጣኔዎችን በመውረር እና በመጠቅለል ስለዚህም ጥንታዊውን የሮማውያን መንግስት መሰረቱ እናም ሮም ተፅእኖ ፈጣሪ እና ኀያል ሆና ብቅ አለች። ምንአልባትም ከ753 ዓክልበ. በቲበር ወንዝ ተፋሰስ ላይ የተመሰረተችው ሮም ከብሪታኒያ እስከ ፐርሺያ ድረስ የግዛት ወሰን ነበራት። በአሁኑ ወቅት ጣልያን የአለማችን ቅርስ መዝገብ የሰፈሩ 51 የሚደነቁ ስፍራች ሲኗሯት በብዛትም ከሚጎበኙ አገሮች አንዲት ናት። በአስራ አንድኛው ክ/ዘመን በባህር ዳርቻ ያሉ የመንግስት ይዞታዎች እነ ቬኒስ Venice;"} {"id": "38773", "contents": "ኦዳ ጎደሬ በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "38809", "contents": "ሙሎና ሱሉልታ በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው። {{አቀማመጥ |align=center ሙሎና ሱሉልታ በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "2529", "contents": "ነ ኑ ኒ ና ኔ ን ኖ ኗ ነሐስ በጥንታዊ አቡጊዳ ተራ 14ኛው ፊደል ነው። እንዲሁም በከነዓን በአራማያ በዕብራይስጥ በሶርያም ፊደሎች 14ኛው ፊደል «ኑን» ይባላል። በዓረብኛ ደግሞ ተመሳሳይ ፊደል «ኑን» ተብሎ በ«አብጃድ» ተራ 14ኛ ነው። የነሐስ መነሻ ከቅድመ-ሴማዊ ጽሕፈት እንደ ሆነ ይታስባል። በዚህ ጽሕፈት ፊደሉ የእባብ ስዕል መስለ። ለዚህም ተመሳሳይ የግብጽ ሀይሮግሊፍ ነበር። አጠራሩ ግን «ጀ» ነበር። በግብፅ የሠሩት ሴማውያን ግን በቋንቋቸው «ነሐስ» ስላሉት፣ ይህ ስዕል «ነ» ሆኖ እንዲሰማ መጣ። የከነዓን «ኑን» እንዲሁም ከዚህ ምልክት ተወስዶ በዚያ መንገድ የዕብራይስጥና የአራማያ የአረብኛም «ኑን» ወለደ። ከዚህ በላይ የግሪክ አልፋቤት «ኑ» (Ν ν) አባት ሆነ። እሱም የላቲን አልፋቤት (N n) እና የቂርሎስ አልፋቤት (Н н) ወላጅ ሆነ። ስለዚህ እነዚህ ሁሉ የ«ነሐስ» ሩቅ ዘመዶች ሊባሉ ይቻላል። በተጨማሪ የግዕዝ ቁጥር ፶ (ሐምሳ) ከግሪኩ ν በመወሰዱ እሱም የ«ነ» ዘመድ ነው።"} {"id": "4713", "contents": "1 January 1806 - 9 September 1806 እ.ኤ.ኣ. = 1798 ዓ.ም. 10 September 1806 - 31 December 1806 እ.ኤ.ኣ. = 1799 ዓ.ም."} {"id": "44743", "contents": "ዛልፓ ወይም ዛልፑዋ በትንታዊ አናቶሊያ በጥቁር ባሕር ጠረፍ ላይ የተገኘ ከተማ-አገር ነበረ። ሥፍራው በእርግጥ አልተገነም። በአንድ ትውፊት እንዲህ ይላል፦ «የካነሽ ንግሥት አንዴ ፴ ወንድ ልጆች በአንድ ዓመት ወለደች። «ይህን ያህል ሥራዊት የወለድኩ ምንድነው?» አለች። ፋንዲያ በቅርጫት አዘጋጅታ ልጆቿን ሰክታ በወንዝ ላይ ሰደደቻቸው። ወንዙ ወደ ባሕር በዛልፓ ምድር ወሰዳቸው። ከዚያ አማልክት ከባሕሩ አውጥተዋቸው አሳደጓቸው። ጥቂት ዓመታት ሲያልፉ ንግሥቷ እንደገና ወለደች፣ ይህ ጊዜ ፴ ሴት ልጆች ወለደች። በዚህ ጊዜ እርስዋ እራሷ አሳደገቻቸው።» ወንዶቹም አድገው በኋላ ወደ ካነሽ ተጉዘው ሳያውቁ እኅታቸውን ያግባሉ፤ ከዚህ ቀጥሎ ግን ምን እንደ ሆነ ከጽላቱ ጠፍቷል። ይህ አፈ ታሪክ የጥንታዊ ግሪክ ጸሐፍት እንደ ዘገቡት የአማዞኖች ትውፊት ይመስላል። በ1745 ዓክልበ. ግድም የዛልፒያ ንጉሥ ኡሕና ካነሽን ዘርፎ ጣኦታቸውን ወደ ዛልፒያ ወሰደ። በዚህ ሰዓት ደግሞ የአሦር ነጋዴዎች ሠፈር (ካሩም) እንዳቃጠለው ይታሥባል። በኋላ ግን ምናልባት 1662 ዓክልበ."} {"id": "38941", "contents": "ጉርዳሞሌ በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "50023", "contents": "የትራንስፖርት ምህንድስና ሰዎችንና ቁሳቁስን ከቦታ ወደ ቦታ በደህንነት ፣ በተቀላጠፈና ምቹ በሆነ መንገድ ማጓጓዝ ላይ ትኩረት ያደርጋል። ይህንን አላማማ ለማሳካትም የመኪና፣ የባቡር፣ የውሃና የአየር ማረፊያ መንገዶች እንዲሁም የወደቦች ንድፍ፣ ግንባታና ጥገና ስራዎች በትራንስፖርት ምህንድስና ውስጥ ሰፊ ድርሻ ይይዛሉ። የትራንስፖርት ምህንድስና በውስጡ የትራንስፖርት ንድፍ ስራ (transportaion design) ፣ የትራንስፖርት ግንባታ እቅድ (transportation planning)፣ የትራፊክ ምህንድስና (traffic engineering)፣ የከተማ ልማት ምህንድስና፣ የመንገድ ንጣፍ ምህንድስና የመሳሰሉ ንኡስ የሙያ ዘርፎችን የያዘ ነው።"} {"id": "50059", "contents": "የግብጽ ሁለተኛ ማእከለኛ ዘመን በጥንታዊ ግብጽ ታሪክ ከመካከለኛው መንግስት ቀጥሎና ከአዲሱ መንግሥት በፊት ወይም ከ1819 እስከ 1558 ዓክልበ. ድረስ የነበረው ጊዜ ነበር። በዚሁ ዘመን ግብጻውያን አገራቸውን ለራሳቸው ብቻ የያዙት ብቻ ሳይሆን ብዙ ሴማዊ ሕዝቦች አብረው ይገኙ ነበር። ከዚህ ዘመን በፊት ወይም በኋላ በመነጻጸር በመዝገቦች ጉድለት ምክንያት ዘመኑ ደግሞ ሁለተኛው የግብጽ ጨለማ ዘመን ተብሏል። ይህ የ13ኛው ሥርወ መንግሥት፣ የ14ኛው ሥርወ መንግሥት፤ የ15ኛው ሥርወ መንግሥት፤ የ16ኛው ሥርወ መንግሥት፤ የ17ኛው ሥርወ መንግሥትና የአቢዶስ ሥርወ መንግሥት ዘመኖች ያጠቀለለ ነበር። ከነዚህም ሁለት ወይም ሦስት ግብጽን በከፊል ያካፈሉባቸው ጊዜዎች ነበሩ። 14ኛውና 15ኛው ሥርወ መንግሥታት ደግሞ ግብጻዊ ሳይሆኑ ሴማዊ (በቋንቋ) ነበሩ። በመካከለኛው መንግሥት 12ኛው ሥርወ መንግሥት መጨረሻ ንግሥት በሶበክነፈሩ ዘመን በ1821 ዓክልበ. ግድም በስሜን ግብጽ የተገኙት ሴማዊ ነጋዴዎች በራሳቸው ፈርዖን ሥር እንዲሆኑ ፈቀደች። ይህም 14ኛው ሥርወ መንግሥት ይባላል። የሚከተለው ግብጻዊ ንጉሥ ጤቤስን እንጂ መላውን ግብጽ ስላልገዛ 13ኛው ሥርወ መንግሥት ተብሎ ይታወቃል። ከዚሁ ሥርወ መንግሥት አንዱ ፈርዖን ኡሰርካሬ ኸንጀር (1774-66 ዓክልበ.) እራሱ ሴማዊ ስም (ኸንጀር = እሪያ፣ በግዕዝ ሕንዚር) እንዳለው ይታስባል። በ3 ሶበክሆተፕ ዘመን (1741 ዓክልበ.) የሴማውያን መንግሥት እንደ ተሠረዘ፣ ባርዮችም እንደ ሆኑ ይመስላል። ከዚያው ለጊዜው የ13ኛው ሥርወ መንግሥት ፈርዖኖች መላውን ግብጽ እንደ ገዙ ይመስላል። ከመርነፈሬ አይ ዘመን በኋላ (1661 ዓክልበ.) ግን የግብጽ ኃይል እንደገና ደክሞ የአሞራውያን ሂክሶስ ወገን ወይም 15ኛው ሥርወ መንግስት ያንጊዜ ከከነዓን ወረሩ። የመርነፈሬ አይ ተከታዮች ከጤቤስ ሩቅ አልገዙም ነበር። በ1646 ዓክልበ."} {"id": "50065", "contents": "ደቡባዊ አውሮፓ በጠቅላላ የአውሮፓ ደቡባናዊ ክፍሎች ናቸው።"} {"id": "5187", "contents": "1 January 1569 - 7 September 1569 እ.ኤ.ኣ. = 1561 ዓ.ም. 8 September 1569 - 31 December 1569 እ.ኤ.ኣ. = 1562 ዓ.ም."} {"id": "3357", "contents": "የቸክ ሪፐብሊክ (ወይም በአጭሩ ቸኪያ) በመሀከላዊ የአውሮፓ ክፍል የምትገኝ ሀገር ናት። ቸክ 78,871 ስኩዌር ኪሎሜትር የሚያክል ኮረብታማ ሀገር ስትሆን፣ የወቅያኖስ ወይም የምድር አየር ፀባይ አይነት አላት። ፕራጉ ዋና ከተማዋ ሲሆን ብርኖ እና ኦስትሮቫ ታላላቅ ከተሞቿ ናቸው። በሚያዝያ 8 ቀን፣ 2008 ዓም የ«ቼክ ረፑብሊክ» አጭር ስም በይፋ «ቸኪያ» ሆነ። ቸክ የ200 አመት ታሪክ ያላት ሀገር ስትሆን እስከ 1806 ዓም በቅዱስ ሮማ ግዛትና እስከ 1918 ዓም በሃብስበርግ ስርወ መንግስት ትመራ ነበር። ከዛም በኋላ ቼክእስሎቫኪያ መመስረትን ይከተላል። በሁለተኛው የአለም ጦርነት የቼክ መሬት በጀርመን ቁጥጥር ስር ስትውል በ1948 ዓም ደግሞ ቼክ የሶቬትን ክልል ተቀላቀለች። በ1989 ዓም በተረገው የቬልቬት አብዮት የኮሚኒስት አገዛዝ እንዲያበቃ ሲያደርግ በጥር 1 1993 ዓም የቸክስሎቫክያ ግዛት ለሁለት ተከፈለች፣ ቼክና ስሎቫክያ እንደ አንድ ሀገር መሆን ጀመሩ። ቼክ ያደገች ሀገር ናት። ቼክ በአውሮፓ አህጉር አለች የተባለች የኢአማኝ ሀገር ናት። በፒው ምርምር ጥናት መሰረት ከ60% በላይ የሚሆኑ የቸክ ህዝቦች ኢ-አማኝ እንደሆኑ አረጋግጧል። ይህም በአንፃሩ ከአውሮፓ ሀገራት እጅግ ይበልጥ ናቸው። ቸካውያን የሊበርታሪያን አስተሳሰብ አላቸው። ማለትም ጣልቃ ገብነትና የሀያላን ተፅዕኖዎችን የምትቃወም፣ እኩልነት የምትሻ ሀገር ነት። ቸካውያን ልክ እንደ ስካንዲኒቭያን ሀገራት ሁሉ፣ የሀይማኖት ህልውና መኖርን የሚቃወሙና የግለሰብ ነፃነትን፣ የግብረሰዶም መብት፣ ውርጃ፣ ሴተኛ አዳሪነት፣ ወሲባዊ ነፃነትን በሚደግፉ ናቸው። ዋናው የሚለያዩበት ነገር ቸክ ሪፐብሊክ ውስጥ የሰይጣን እምነት ስለሌላት ነው። ይህም በተለየ ሁኔታ ቸክ ሴኪውላር ሀገር ናት። ነገር ግን የምዕራብያውያን አሰተሳቦችና ርዕዮተ ዓለም አስፈላጊ ነው ብላ የተቀላቀለች ፀረ-ኮሚኒስት ሀገር ናት። በአሁኑ ሰአትም በሩሶ-ዩክሬን ጦርነት አማካኝነት ለምዕራብያውያን ወግና ሩሲያን የምትፋለም ሀገር ናት። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "6411", "contents": "1 January 964 - 2 September 964 እ.ኤ.ኣ. = 956 ዓ.ም. 3 September 964 - 31 December 964 እ.ኤ.ኣ. = 957 ዓ.ም."} {"id": "7623", "contents": "1 January 367 - 30 August 367 እ.ኤ.ኣ. = 359 ዓ.ም. 31 August 367 - 31 December 367 እ.ኤ.ኣ. = 360 ዓ.ም."} {"id": "7641", "contents": "1 January 358 - 29 August 358 እ.ኤ.ኣ. = 350 ዓ.ም. 30 August 358 - 31 December 358 እ.ኤ.ኣ. = 351 ዓ.ም."} {"id": "5331", "contents": "1 January 1498 - 6 September 1498 እ.ኤ.ኣ. = 1490 ዓ.ም. 7 September 1498 - 31 December 1498 እ.ኤ.ኣ. = 1491 ዓ.ም."} {"id": "7677", "contents": "1 January 340 - 29 August 340 እ.ኤ.ኣ. = 332 ዓ.ም. 30 August 340 - 31 December 340 እ.ኤ.ኣ. = 333 ዓ.ም."} {"id": "7707", "contents": "1 January 325 - 29 August 325 እ.ኤ.ኣ. = 317 ዓ.ም. 30 August 325 - 31 December 325 እ.ኤ.ኣ. = 318 ዓ.ም."} {"id": "7731", "contents": "1 January 313 - 29 August 313 እ.ኤ.ኣ. = 305 ዓ.ም. 30 August 313 - 31 December 313 እ.ኤ.ኣ. = 306 ዓ.ም."} {"id": "7737", "contents": "1 January 310 - 29 August 310 እ.ኤ.ኣ. = 302 ዓ.ም. 30 August 310 - 31 December 310 እ.ኤ.ኣ. = 303 ዓ.ም."} {"id": "3555", "contents": "ጥቅምት ፪ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፴፪ኛው ዕለት እና የመፀው ፯ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በዘመነ ሉቃስ ፫፻፴፬ ዕለታት ሲቀሩ፤ በዘመነ ዮሐንስ ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፫፻፴፫ ዕለታት ይቀራሉ። ፲፯፻፸፫ዓ/ም - በካሬቢያን ባሕር ላይ የተነሳው የአውሎ ንፋስ ማዕበል በማርቲኒክ እና በባርቤዶስ ደሴቶች ላይ ሲጎርፍ እስከ ፳፪ ሺ ሰዎች ጠፍተዋል። ፲፰፻፶፪ ዓ/ም - ዓፄ ቴዎድሮስ በሸዋ ላይ በአቶ ሰይፉ (ሰይፈ ሥላሴ) ሣህለ ሥላሴ መሪነት በኃይል ሥልጣን የያዘውን ሠራዊት ለመውጋት ገብተው አንኮበር ሙቅ ምድር ከሚባለው ሥፍራ ጦርነት ገጥመው የሸዋው ወገን ድል ሲሆን፣ ንጉሠ ነገሥቱ ከተማውን አስዘርፈው ከዳተኛ የተባሉትን የምርኮኞችን ቀኝ እጅ እና ግራ እግራቸውን አስቆረጡ። ስለዚህ ድርጊት አንዲት አልቃሽ፦ «ዓፄ ቴዎድሮስ እጅግ ተዋረዱ፤ የሸዋን ሰው ኹሉ እጅ ነስተወት ሄዱ» ብላ ገጠመች። ፲፱፻፲፮ ዓ/ም - የቱርክ ሪፑብሊክ ርዕሰ ከተማዋን ከኢስታንቡል ወደ አንካራ አዛወረች። ፲፱፻፷፩ ዓ/ም - ኢኳቶሪያል ጊኔ ነጻነቷን ከእስፓንያ አገኘች። ፲፱፻፷፫ ዓ/ም - የመጀመሪያው ኢትዮጵያዊ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት እና ፓትሪያርክ፣ ብጹዕ ወቅዱስ አቡነ ባስልዮስ በዚህ ዕለት አረፉ። ተክለጻድቅ መኩሪያ፣ ዓፄ ቴዎድሮስ እና የኢትዮጵያ አንድነት (፲፱፻፹፩ ዓ/ም)፣ ገጽ ፻፺፮-፯ (እንግሊዝኛ) http://en.wikipedia.org/wiki/October_13 {{en]] P.R.O., FCO 371/1829 - ANNUAL REVIEW FOR ETHIOPIA FOR 1974 {{en]] http://en.wikipedia.org/wiki/Great_Hurricane_of_1780 {{en]] P.R.O., FCO 371/784 Annual Review of 1970"} {"id": "6777", "contents": "1 January 785 - 1 September 785 እ.ኤ.ኣ. = 777 ዓ.ም. 2 September 785 - 31 December 785 እ.ኤ.ኣ. = 778 ዓ.ም."} {"id": "14781", "contents": "ለመስራት ያፈረ ለመብላት ደፈረ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሰነፍ አይናውጣን ለመውቀስ የሚጠቅም"} {"id": "3807", "contents": "ፓራማሪቦ የሱሪናም ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 250,000 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 05°52′ ሰሜን ኬክሮስ እና 55°14′ ምዕራብ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል። ፓራማሪቦ በ1622 ዓ.ም. በእንግሊዞች ተሠፈረና 1642 ዓ.ም. መቀመጫ ሆነ። ብዙ ጊዜ ከእንግሊዝና ከሆላንድ መካከል ቢለዋወጥም፣ ከ1807 ዓ.ም. እስከ 1967 ዓ.ም. ድረስ የሆላንድ ነበረ። ከዚያ አገሩ ነጻነት ሳላገኘ የሱሪናም ዋና ከተማ ሆነ።"} {"id": "16233", "contents": "ጌባል (አረብኛ፦ جبيل /ጁባይል/፤ ግሪክ፦ Βύβλος /ቢውብሎስ/) በሊባኖስ የሚገኝ ጥንታዊ ከተማ ነው። የጥንቱ ፊንቄ ታሪክ ጸሐፊ ሳንኩኒያቶን እንዳለ፣ ጌባል ከሁሉ ጥንታዊ ከተማ ሲሆን በንጉሡ ክሮኖስ (ወይም 'ኤሎስ') በፊንቄ (ከነዓን) አገር ተመሠርቶ ነበር። ለረጅም ጊዜ ከተማው የምስር ፈርዖን ጓደኛ ነበር። በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ በመዝሙረ ዳዊት 83፡7 እና ትንቢተ ሕዝቅኤል 27፡9 ይጠቀሳል። በኋላ (747 ዓክልበ.) ጌባል ለአሦር ንጉሥ 3 ቴልጌልቴልፌልሶር ተገዥ ሆነ። እንዲሁም በየተራው ወደ ፋርስ፣ መቄዶን እና ሮማ መንግሥታት ተዛወረ፤ ከዚያም ለአረቦች ወደቀ። በመጀመርያው መስቀል ጦርነት (1092 ዓ.ም) ስሙ 'ጊብለት' ተብሎ ለጊዜ የፈረንጆች ማዕከል ሆነ። ከ1508 እስከ 1911 ዓ.ም. በኦቶማን (ቱርክ) መንግሥት ነበር። ከተማው እስከ ዛሬ ድረስ በሊባኖስ ይገኛል። በጥንት ጌባል ፓፒሩስ (ቄጠማ ወይም የወረቀት ተክል) ወደ ግሪኮች የነገደው ዋናው ወደብ ስለ ሆነ፣ ግሪኮችም የከተማውን ስም Βύβλος /ቢውብሎስ/ ስላሉት፤ ይህ ስም በግሪክ ቋንቋ ደግሞ 'ፓፒሩስ' ወይም 'መጽሐፍ' ማለት ሆነ። ይህም ቃል በእንግሊዝኛ (በታላቅ የአናባቢ መፈራረቅ ምክንያት) የ«Bible» (/ባይብል/፣ መጽሐፍ ቅዱስ) ምንጭ ሆነ።"} {"id": "11679", "contents": "፲፱፻፸፩ ዓ.ም. - የግብጽ ፕረዚዳንት አንዋር ሳዳት እና የእስራኤል ጠቅላይ ሚኒስትር ሜናኽም ቤጊን በአሜሪካው ፕሬዚዳንት ጂሚ ካርተር ሸምጋይነት፣ ከ ፲፪ ቀናት የምሥጢር ድርድር በኋላ፤ በካምፕ ዴቪድ የካምፕ ዴቪድ ስምምነት ተፈራረሙ።"} {"id": "16335", "contents": ""} {"id": "5691", "contents": "1 January 1321 - 5 September 1321 እ.ኤ.ኣ. = 1313 ዓ.ም. 6 September 1321 - 31 December 1321 እ.ኤ.ኣ. = 1314 ዓ.ም."} {"id": "16515", "contents": "ቀለም ሲበጠበጥ ብርእ ቅረጹልኝ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "50491", "contents": ""} {"id": "8211", "contents": "1 January 63 - 27 August 63 እ.ኤ.ኣ. = 55 ዓ.ም. 28 August 63 - 31 December 63 እ.ኤ.ኣ. = 56 ዓ.ም."} {"id": "50605", "contents": "ቅድስት አርሴማ ፣ ሂርፕሲም (አርሜኒያዊት) እንዲሁም ሪሂፕሲም ፣ ሪፕሲም ፣ አርብሲማ ወይም አርሴማ ተብላ የምትጠራ ሮማዊ መሰረት ያላት ሰማዕት ነበረች። እርሷ እና ባልደረቦችዋ የሰማዕትነት አክሊል የተቀዳጁ የመጀመሪያዎቹ የአርሜንያ ሰማዕታት እንደሆኑ ተደርገው ይታያሉ ። እናታችን ከአባቷ ከቅዱስ ቴዎድሮስና ከእናቷ ቅድስት አትናሲያ በስዕለት ተወለደች ። ቤተሰቦቿ እግዚአብሔርን በቅንነት ያገለግሉ ከነበሩ ከከበሩ ካህናት ወገን እንደነበሩ የገድሏ መጽሐፍ ይነግረናል ። ሰማዕቷ ቅድስት አርሴማ ቅዱሳት መጻሕፍትን ከቤተሰቦቿ በሚገባ የተማረች፤ የተማረችውንም በተግባር የተረጎመች፤ በጸሎት ሕይወት የምትተጋ ከቅዱሳት አንስት አንዷ ናት ። ድንግል እናታችን ቅድስት አርሴማን በምን እንመስላታለን?"} {"id": "15471", "contents": "ማን ያውራ የነበረ ማን ያርዳ የቀበረ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ስለተወሰነ ክስተት በጊዜውና በቦታው የነገረ ሰው ቢናገር ያምርበታል። ሌሎች ግን ገማቾች እና በርግጥም እንደ አይን እማኞች ተዓማኒነት የላቸውም።"} {"id": "16605", "contents": "ቁራ ስሙን የጠራ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "16647", "contents": "እማሆይ ፅጌ ማርያም ገብሩ ደስታ ዝነኛ ኢትዮጵያዊ ሙዚቀኛ ሲሆኑ የኢትዮጵያ ክላሲካል ሙዚቃዎች እናት ተብለው ይጠራሉ። ነጋድራስ ተሰማ እሸቴ የኢትዮጵያን ሙዚቃ ለመጀመሪያ ጊዜ በጀርመን ሀገር በሸክላ እንዳስቀረፁ ሁሉ እማሆይ ፅጌ ማርያምም ከዓመታት በኋላ የኢትዮጵያን ክላሲካል ሙዚቃዎች በሲዲ በማስቀረፅ ለዓለም ሕብረተሰብ ያስተዋወቁ የመጀመሪያዋ እንስት ሆነዋል። እማሆይ ፅጌ ማርያም ገብሩ ከአባታቸው ከከንቲባ ገብሩ ደስታ በአዲስ አበባ ከተማ በ፲፱፻፲፮ ዓ.ም. ተወለዱ። እማሆይ ትምህርታቸውንም ስዊዘርላንድ ውስጥ በሚገኘው ቅዱስ ክርስትና የሰብዓዊ ትምህርትን አጥንተዋል። እማሆይ ፅጌ ማርያም ቫዮሊን መጫወትን ተምረው በ፱ ዓመታቸው ትርኢት ለማሳየት ችለዋል። ጣሊያን ኢትዮጵያን በወረረበት ጊዜ ከመላ ቤተሰባቸው ጋር በመሰደድ የጥቁር አንበሳ ጦር ተቀላቅለው በሽምቅ ውጊያ ሦስት ወንድሞቻቸው ተገድለዋል። ጦርነቱ ሲፋፋምም ቤተሰባቸው በሙሉ ተግዘው ወደ ኔፕልስ፣ ጣሊያን በግዞት ተወሰዱ። በእስር ቆይታቸው አብዛኛውን ጊዜያቸውን የሚያሳልፉት ከካቶሊክ መነኮሳት ጋር በመሆኑ በውስጣቸው መንፈሳዊ ሕይወት እንዲያቆጠቁጥ ምክንያት ሆነ። ከጣሊያን ሽንፈት በኋላም በካይሮ የሙዚቃ ትምህርታቸውን ቀጠሉ። በ21 ዓመታቸው ወደ ኢትዮጵያ ከመጡ በኋላ የክብር ዘበኛ ሙዚቃ ባንድ ዳይሬክተር ሆነው ሠርተዋል። ይህም የሙዚቃ ትምህርታቸውን እንዲቀጥሉበት አስችሏቸዋል። እማሆይ ፅጌ ማርያም እንግሊዝኛ፣ ጀርመንኛ፣ ዕብራይስጥኛ፣ አማርኛና ግዕዝን አቀላጥፈው ይናገራሉ። የተለያዩ የሙዚቃ ስራዎቻቸውንም በተለያዩ ኮንሰርቶች ላይ በማቅረብ የሚገኘውንም ገንዘብ ለድሆች መርጃ አውለዋል። «Homeless Wonder» /ሆምለስ ወንደር/ ፣ «The Son of Seam» /ዘ ሰን ኦፍ ሲም/፣ «The Mad Man's Daughter» /ዘ ማድ ማንስ ዶተር/ እና «Mother's Love» /ማዘርስ ላቭ/ የሚል አርዕስት ያላቸው ሙዚቃዎች ከበርካታ ሥራዎቻቸው ውስጥ እንደ ምሳሌ ይጠቀሳሉ። በ2006 እ.ኤ.አ. ፍራንሲሊስ ፋልሴቶ የተባለው ፈረንሳዊ የኢትዮጵያ ባህላዊ ሙዚቃዎችን ሰብስቦ እንደ አዲስ «ኢቶፒክስ» የተባለ ሲዲ ባወጣበት ጊዜ ቁጥር ፳፩ ላይ የእማሆም ሥራዎች አካቷል። ሲዲው በዓለም አቀፍ ደረጃ ካለው ሰፊ ስርጭት አንፃር ስለ እማሆይ ፅጌ ማርያም ቀሪው ዓለም ብዙ እንዲያውቅ ረድቷል። ናሽናል ቢብሊዮግራፊ ቡድን፣ የአንጋፋ አርቲስቶች መዝገበ የሕይወት ታሪክ፣ መጋቢት ፳፻፣ ገጽ 19-20"} {"id": "16677", "contents": "ቂጥኛም ከውርዴ ይውላል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "16743", "contents": "በሀምሌ ጤፍ ይዘሩ ቤት ይሰሩ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ለአለፈ ክረምት ቤት አይሰራም"} {"id": "13827", "contents": "መልአክ የተባለ ሐውልት (1486 ዓ.ም.) የተፈጠረው በማይክል አንጄሎ ከእምነ በረድ ነው። ቁመቱም 51.5 ሴንቲ ሚትር ነው። ሐውልቱ አሁን የሚገኘው በሳን ዶሜኒኮ ቤተ ክርስቲያን ቦሎኛ ነው። አርእስቱም ቅዱስ ፕሮክሉስ የቦሎኛው ሰማእታት ነው። St. Proclus ቅዱስ ፔትሮኒዮስ (Michelangelo)"} {"id": "13929", "contents": "ሉሉቢ ወይም ሉሉቡም በ2400-1900 ዓክልበ. ግድም በዛግሮስ ተራሮች በዛሬው ኩርዲስታን (ኢራቅና ኢራን) የነበረ ጥንታዊ አገር ነበረ። ከተማቸው ሉሉባን ወይም ሉሉቡና በዘመናዊው ሐለብጄ ሥፍራ እንደ ነበር ይታስባል። ሉጋልባንዳና የአንዙድ ወፍ በተባለው የቀድሞ ሱመርኛ ተውፊት ዘንድ፣ በኡሩክ መጀመርያው ንጉሥ በኤንመርካር ዘመን ሉጋልባንዳ የተባለ አለቃ በ«ሉሉቢ ተራሮች» የአንዙድን ወፍ አገኘ። ይህም የኤንመርካር ሠራዊት አራታን ለመክበብ ሲሔድ የሉጋልባንዳ ደብዛ ጠፍቶ ነው። ከዚህ በኋላ በአካድ መንግሥት ዘመን፣ ሉሉቡም ከታላቁ ሳርጐን ተገዥ አገሮች መካከል አንድ ሆኖ ይታያል። ከሉሉቢ ወደ ደቡብ ከሆነው ከጉቲዩም ጋር ይገዛ ነበር። የሳርጐን ልጅ-ልጅ ናራም-ሲን ደግሞ ሉሉባውያንን ከነንጉሳቸው ሳቱኒ አሸንፎአቸው (2034 ዓክልበ. ግ.)፣ ድል ማድረጉን ለማስታወስ የታወቀ ጽላት አስቀረጸ። የአካድም መንግሥት ለጉታውያን ከወደቀ በኋላ (2010 ግ.) ፣ ሉሉባውያን በጉታውያን ንጉሥ በኤሪዱፒዚር ላይ አመጹ። ከጉታውያን ዘመን ቀጥሎ፣ የኡር መንግሥት ንጉሥ ሹልጊ በሉሉቢ በ1923-1922 ዓክልበ. እና ብዙ ጊዜ ይዘምት ነበር። በተከታዩ በአማር-ሲን ጊዜ (1918-1909 ዓክልበ.) በኡር ሠራዊት ውስጥ አንዱ ክፍል ሉሉባዊ ሆኖ፣ አገራቸው በኡር መንግሥት ሥልጣን እንደ ተቆጠረ ይመስላል። ሌላ በገደል ድንጋይ የተቀረጸ ትርዒት የሉሉቢ ንጉሥ አኑባኒኒ ከጣኦቷ ኢሽታር (አስታሮት) እና ከምርከኞች ጋራ ያሳያል። ይህ አኑባኒኒ በኡር መንግሥት ዘመን እንደ ኖረ አሁን ይታስባል፤ ሆኖም በአንድ የባቢሎን ትውፊት ዘንድ፣ አኑባኒኒ የታላቁ ሳርጐን ተቃዋሚ ይባላል። በሚከተለው ዘመን «ሉሉቢ» ወይም «ሉሉ» የሚል ቅጽል ስም ለተራራማ አገር ሰዎች ሁሉ የጠቀለለ ይመስላል። ይህም ሲሆን፣ የሉሉባውያን አገር ደግሞ ዛሙዋ በመባል ይታወቅ ነበር። በ1740 ዓክልበ."} {"id": "9543", "contents": "አረመኔ ማለት ከሰው የተፈጥሮ ባህሪ የተለየ ጨካኝነትን ያመለክታል። በሃይማኖት በኩል ደግሞ «አረመኔ» ማለት ከማየ አይኅ ቀጥሎ አሕዛብ በምድር ላይ ከመስፋፋታቸው ጀምሮ ያመኑባቸው የጣዖት ሃይማኖቶች ማለት ነው። እስከ ዛሬም ድረስ በዓለም «አብርሃማዊ» ሃይማኖት (ክርስትና፣ እስልምና፣ አይሁድና) የማያምኑት፣ በብዙ አማልክት የሚያምኑት ሰዎች «አረመኔ» ይባላሉ። በነዚህ እምነቶች ብዙ ጊዜ ደም ይጠጣል፣ ከእንስሳ ሆድቃ ምልክት ይፈለጋል፣ ወዘተርፈ።"} {"id": "17325", "contents": "ተመመራመር ይገኛል ቁምነገር የአማርኛ ምሳሌ ነው። ተመራመር ይገኛል ነገር"} {"id": "17427", "contents": "በ1834 ዓ.ም. በለንደን፣ እንግሊዝ የታተመው የአማርኛ ሰዋሰው በእንግሊዝኛ ተጠንቶ በቻርለስ አይዝንበርግ እንደታተመ ይታያል።"} {"id": "52369", "contents": "የሩሶ-ዩክሬንያን ጦርነት በ የካቲት 24 2022 ዓም ሩስያ ዩክሬን ላይ ባደረገችው ወረራ ነው የተጀመረው። ወደ አንድ ሺህ የሚጠጉ ዩክሬናውያንና ሌላ ዜግነት ያላቸው ስደተኞች ከቀያቸው ተፈናቅለዋል። በዚህ ቀውስ ላይ ብዙ የምዕራብያውያን የዜና አውታሮች ስለ ዘረኝነት በማናፈስ የተሳሳተ መረጃ ዘግበዋል። የምዕራብያውያን መገናኛ ብዙሃን ይህንን የዘርኝነት ጥቃት \"ሰማያዊ አይን እና ነጭ ቆዳ\" ያላቸው የዩክሬን የአውሮፓ አርያን ዜጎች ብቻ ለጦርነቱ ሰለባ እንደሆኑ አዳልተው ዘግበዋል። ብዙ የማህበራዊ ገፆች እንደሚሉት ከሆነ በሩሶ-ዩክሬንያን ጦርነት ላይ የዩክሬን ህዝብን የሚደግፍ ዘረኝነት በምዕራብያውያን ሚድያ ተሰንዝሯል። ለምሳሌ \"ሺባፎርኤቨር\" የተባለ አንድ የትዊተር ተጠቃሚ አንድ የቢቢሲ ዘጋቢ ለምን ሰማያዊ አይን ያላቸው ነጭ ዩክሬናውያን የጦርነቱ ሰለባ እንደሆኑ በምሬት እንደገለፀ የምስል ማስረጃ ለቋል። ዘ ሪፖርተርስ ለምን ወርቃማ ፀጉርና ነጭ ቆዳ ያላቸው የአውሮፓ ዜጎች በፑቲን ሚሳኤል ጥቃት ብቻ እንደሚዘገብ ምሬቱን ገልፅዋል። ሌሎች ገፆች እንደሚያመለክቱት እንደሆነ የምዕራብያውያኑ ሲቢሲ ዜና ዘጋቢ ዩክሬንን እንደ \"ሰለጠነች\" አፍጋኒስታንና ኢራቅን \"ያልሰለጠኑ\" ሀገራቶች ብሎ ትልቅ የዘረኝነት ጥቃት ሰንዝሯል። በዘገባው ላይ እንደተናገረው \"ባሁኑ ጦርነት አንድ ሺህ የሚያክሉ ዪክሬናውያን ተሰደዋል። አሁን ተመልከቱ ሁላችንም [ምዕራባውያን] እንደ አፍጋኒስታንና ኢራቅ የተበላሸች ሀገር እንዳትሆን መጠንቀቅ ይገባናል\" ብሏል። በመቀጠል \"ይህች ሀገር በስልጣኔ ላይ ያለች ላይ የአውሮፓ ሀገር ናት። አላን ማክሊኦድ የተባለው የማህበራዊ ድህረገፅ ተጠቃሚ በአንድ ቪድዮ ላይ እዳወጣው \"የዩክሬን ህዝብ ቅምጥል የሚገባው ህዝብ ነው። ልክ እንደ መካከለኛው ምስራቅ ና ሰሜን አፍሪካ መሆን የለበትም። የአውሮፖ ህዝብ መሀከለኛ ክፍል የሚገኝ ንፅህ ህዝብ ነው።\" በማለት በአረብ አገራት ላይ የዘረኝነት ጥቃት ሰንዝሯል። ማክሊዎድም ቀጥሎ የፈረንሳዩን ቢኤፍ ኤም ቲቪ ጅዘጋቢ ቪድዮ በማሰማት \"እስቲ አስቡት!"} {"id": "20385", "contents": "እንዲህ ሊታረፈን ለሚስቴ ነፈግኋት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20415", "contents": "እንጀራው ሳይኖር ከወጡ አስነኩልኝ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20427", "contents": "እንጎቻ የበላ ከራት ይታገሳል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20433", "contents": "እየቆሉ ጥሬ የአማርኛ ምሳሌ ነው። እየቆሉ ጥሬ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "19443", "contents": "በርትኛ በኢትዮጵያ የሚነገር ናይሎ ሳህራዊ ተብሎ በሚታወቀው የቋንቋ መደብ ነው።"} {"id": "19149", "contents": "ባህማስ የአለም ባንዲራዎች ሰንደቅ ዓላማ (ይህ ባንዲራዎች ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "20745", "contents": "ወግ ነው ሲዳሩ ማልቀስ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ወግ ነው ሲዳሩ ማልቀስ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21441", "contents": "የወጣ ቢገባ የገባ ይወጣል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የወጣ ቢገባ የገባ ይወጣል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22323", "contents": "አማሮ በደቡባዊው ኢትዮጵያ የኮሬ ብሔረሰቦች መኖርያ ነው። ከ500000 ህዝብ በላይ ያላት አማሮ ኮሬ ዞን በተደጋጋሚ የኦነግ ጥቃት ሰለባ ናቸው።"} {"id": "22341", "contents": "(ይህ ስለ ብሔር ወይም ሕዝብ የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) ጻሚ የኢትዮጵያ ብሔር ነው።"} {"id": "21495", "contents": "የጨዋ ልጅ ሲፋታ ይጋባ ይመስላል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የጨዋ ልጅ ሲፋታ ይጋባ ይመስላል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21501", "contents": "የጨጌ ከብት በየወገኑ ይከተት የአማርኛ ምሳሌ ነው። የጨጌ ከብት በየወገኑ ይከተት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22401", "contents": ""} {"id": "22785", "contents": "ዶግ (Ferula communis) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው። በዘጌ በባሕላዊ መድኃኒት ጥናት እንደ ተዘገበ፣ የተፈላ የዶግ ሥር ጥል በማር ለጉንፋን ያከማል። ^ የዘጌ ልሳነ ምድር ባህላዊ መድሃኒት ጥናት 1999 ዓም ከጥላሁን ተክለሃይማኖት፣ ሚሩጸ ጊዳይ፣ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ"} {"id": "22869", "contents": "ጉመላ ማለት በተፈጥሮ ቀንድ የሌላቸው ከብት ማለት ነው። የሚከተሉ ለማዳ እንስሳት አይነቶች ጉመላ ሊሆኑ ይቻላል፦ በሬ በግ ፍየል ያክ (የቲቤት በሬ) የውሃ ጎሽ"} {"id": "22695", "contents": "ኣሳግርት ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።"} {"id": "2133", "contents": "1 January 2003 - 11 September 2003 እ.ኤ.ኣ. = 1995 አ.ም. 12 September 2003 - 31 December 2003 እ.ኤ.ኣ. = 1996 አ.ም."} {"id": "41409", "contents": "ሄርሚኖን (ወይም እርሚኖን፣ ሄርሚዮን) በጥንታዊ ጀርመናውያን ነገዶች መካከል አንዱ ዋና ክፍል ነበር። ስሙ በሮማውያን ታሪክ ጸሐፍት እንደ ታኪቱስና ፕሊኒ ዘንድ ይታወቃል። ፖምፖኒዩስ ሜላ (35 ዓ.ም.) እንዳለው፣ በባልቲክ ባህር ላይ ኪምብሪና ቴውቶኔስ ሲኖሩ ከነሱ ኋላ ሄርሚዮኔስ ከሁሉ በተራቀው ጌርማኒያ (ጀርመን) ክፍል ተገኙ። ፕሊኒ (70 ዓ.ም. ግድም) እንደ ጻፈው፣ ጀመናውያን በ5 ንዑስ-ብሔሮች ተከፋፈሉ፤ እነርሱም ዋንዲሊ፣ ኢንግዋዮን፣ ኢስትዋዮን፣ ሄርሚዮን፣ እና ባስተርናይ ናቸው። በሄርሚዮን ነገዶች መካከል ስዌቢ፣ ሄርሙንዱሪ፣ ካቲ፣ እና ኬሩስኪ የተባሉ ጎሣዎች እንደ ኖሩ ይለናል። ታኪቱስ (90 ዓ.ም.) እንደሚለን፣ በጀርመናውያን «ጥንታዊ ዘፈኖች» መሠረት በጥንት ማኑስ ሶስት ልጆች ነበሩት። እነኚህም 3 ልጆች ሦስት ንዑስ-ብሔሮች ወለዱ፦ ኢንጋይዎን (በስሜን ባሕር ላይ) ኢስታይዎን (በራይን ወንዝ ዙሪያ) ሄርሚኖን (በውስጥ በኤልብ ወንዝ ዙሪያ) ናቸው። በ820 ዓ.ም. ግድም ሂስቶሪያ ብሪቶኑም (የብሪታንያውያን ታሪክ) የሚባል መጽሐፍ ተጽፎ፣ የ«አላኑስ» ልጅ «አርሜኖን» ይባላል፤ አምስት ልጆቹም «ጎጡስ»፣ «ዋላጎጡስ»፣ «ኪቢዱስ»፣ «ቡርጉንዱስ»ና «ሎንጎባርዱስ» ሲሆኑ ከነዚህ ጎታውያን፣ ዋላጎታውያን፣ ጌፒዶች፣ ቡርጉንዳውያንና ሎንጎባርዳውያን እንደ ተወለዱ ይላል። አኒዩስ ዴ ቪቴርቦ በ1490 ዓ.ም. ባሳተመው ጽሑፍ ዘንድ፣ ሄርሚዮን ከኢንጋይዎን ዘመን በኋላ በሳርማትያ ነገሠ፣ «በመሣርያዎች ሓይለኛ ሰው» ሲለው ሌላ መረጃ ስለርሱ አይሰጥም። በ1513 ዓ.ም. ግድም ጀርመናዊው መምህር ዮሐንስ አቬንቲኑስ የጀርመን አገር ዜና መዋዕል አሳተመ። በዚህም ውስጥ እንደሚዘግበው፣ ሄርሚኖን የኢስቴዎን ልጅና ተከታይ ነው። ዋና ከተማው በሄርማንስሃይም (የአሁኑ ሬገንስቡርግ) ሆነ። በ764 ዓ.ም. የፍራንኮች ንጉሥ ካሮሉስ ማግኑስ ያጠፋው የአረመኔ ሐውልት «እርሚንሱል» በአቬንቲኑስ ዘንድ ሄርሚኖን ምኲራብ ያሠራበት ሥፍራ ነበር። ሄርሚኖን የጦር ሠልፍ ትምህርት በጀርመን አገር አቆመ፣ በየአመቱም ብዙ ሺህ ወንዶች በግዴታ ወታደርነት ተመለመሉ ይለናል። በሄርሚኖን ዘመን አፒስ በግብጽ እንደ ነበር ይጨምራል። ሄርሚኖን ከነገሠ በኋላ ልጁ ማርሱስ በጀርመን ዙፋን ላይ ተከተለው ይላሉ።"} {"id": "38811", "contents": "ሜታ (ወረዳ) በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው። {{አቀማመጥ |align=center ሜታ (ወረዳ) በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "34569", "contents": "ኤድዋርድ አለንዶርፍ (እ.ኤ.አ ጥር 25, 1920 – መጋቢት 6, 2011 ዓ.ም. ) ስለ ኢትዮጵያ ታሪክ ብዙ ጥናታዊ ጽሑፎችን በማቅረብ ይታወቁ ነበር።"} {"id": "42945", "contents": "ፓምባ በአንድ ባቢሎናዊ ጽላት ዘንድ በአካድ ንጉሥ ናራም-ሲን ዘመን የሐቲ ንጉሥ ነበር። ናራም-ሲን ፓምባንና የ፲፮ ሌሎች ነገሥታት ትብብር እንዳሸነፋቸው ይመዘገባል። ከነዚህ ነገሥታት ለፓምባ ልዩ ትኩረት የሚሰጠው ምክንያት ይህ ጽላት የሐቲ ሕልውና በናራም-ሲን ወቅት (2049-2030 ዓክልበ. ግድም ኡልትራ አጭር አቆጣጠር) ይመሰክራል። ሆኖም የጽላቱ ቅጂ ከዚያ ዘመን በኋላ (1400 ዓክልበ. ግድም) ተደረገ። ከፓምባ ጋር ከተባበሩት ሌሎቹ ነገሥታት መካከል የኩጣ ንጉሥ አንማና-ኢላ፣ የፓኪ ንጉሥ ቡናን-ኢላ፣ የኡሊዊ ንጉሥ ላፓና-ኢላ፣ የካነሽ ንጉሥ ዚፓኒ፣ የአሙሩ ንጉሥ ሑዋሩዋሽ፣ የማርሃሺ ንጉሥ ቲሸንኪ፣ የላራክ ንጉሥ ኡር-ላራክ፣ የኒኪ ንጉሥ ኡር-ባንዳ፣ የቱርኪ ንጉሥ ኢልሹናኢል፣ የኩሻራ ንጉሥ ትሽቢንኪ፣ የአርማኒ ንጉሥ ማዳኪና ናቸው። ለአንዱ ስም «ኑር-...» ብቻ ሊነብብ ይችላል፤ አንዳንድ ጸሐፊ ይህ ከታላቁ ሳርጎን ዘመን የነገሠው የቡሩሻንዳ ንጉሥ ኑርዳጋል ይሆናል ብሎአል። ነገር ግን ለዚያው መታወቂያ ማስረጃ የለም።"} {"id": "35511", "contents": "ዔቦር (ዕብራይስጥ፦ עֵבֶר /ዔበር/) በኦሪት ዘፍጥረት መሠረት የሳላ ልጅና የፋሌቅና የዮቅጣን አባት ነበረ። ዘፍጥረት 11፡16-17 ስለ ዔቦር እንደሚለው፣ የዔቦር ዕድሜ 134 ዓመት ሲሆን ፋሌቅን ወለደ፣ ከዚያም ዔቦር 430 ዓመት ኖረ። 134 የሚለው ቁጥር ከግሪክና ሳምራዊው ትርጉሞች ጋር ሲስማማ፣ 430 የሚለው ቁጥር ግን ከዕብራይስጡ ተወስዷል። በዕብራይስጥ የወለደበት ዕድሜ 34 ዓመት ነው፤ በሳምራዊውም ትርጉም ከዚያ ለ270 ዓመታት ኖረ፣ በግሪኩም ከዚያ ለ370 ዓመታት ኖረ። በመጽሐፈ ኩፋሌ 8፡39 ኤቦር ከአባቱ ሳላና ከእናቱ ሙአክ በ1503 አመተ አለም ተወለደ። በ1564 አ.አ. ሚስቱን አዙራድ አገባ፤ እርሷም የአብሮድ ወይም የነብሮድ (ናምሩድ) ልጅ ትባላለች። በ1567 አ.አ. አዙራድ ልጁን ፋሌቅን ወለደችለት ይላል። ከቅዱሳን መጻሕፍት ውጭ ባሉት አይሁዳዊ ልማዶች ዘንድ፣ ዔቦር የባቢሎን ግንብ በትሰራበት ወቅት ለመሳተፍ ፈቃደኛ አልነበረም። ስለዚህ በኋላ ልሳናቱ ሁሉ ተደበልቀው ዔቦር ብቻ መጀመርያውን (የአዳም) ቋንቋ ጠበቀ። አንዳንድ ጸሐፊ እንደሚያምን ዕብራውያን ስማቸውን ከዔቦር ተቀበሉ። (በሌላ አስተሳስብ ግን ስማቸው ከኤቦር ሳይሆን በኋላ ኤፍራጥስ ወንዝን ከአብራም ጋር ስለተሻገሩ 'ተሻጋሪዎች' ማለት እንደሆነ ይባላል።) የጀርመን ታሪክ ጸሐፊ ዮሐንስ አቬንቲኑስ 1513 ዓ.ም. ባሳተመው መዝገቦች ዘንድ፣ አሕዛብ ከሰናዖር ከተበተኑ በኋላ ሳላ ከአባቱ ሳላና ከልጁ ኢስተር (ዮቅጣን) ጋራ በአሁኑ ኦስትሪያ ዙሪያ ሠፈረ። ዔቦር ከሠራቸው ከተሞች መካከል ኤበርስበርግና ኤበርስሃውዘን እንዲሁም ስቶከራው ይጠቅሳሉ። የዔቦር ዕድሜ 464 አመት ሲሆን እንዳረፈ ይጨምራል።"} {"id": "32751", "contents": "እንቁራሪት የአምፊቢያን አይነት ስትሆን መልኳ እንደ ሌላ ጓጉንቸር ነው። ሆኖም፣ ከሌላ ጓጉንቸር በተለየ መልኩ፣ ከውሃ ዳር ይልቅ በደረቅ ቦታ መኖርን ታዘወትራለች፣ ቆዳዋም እየቆረበጠ የሚሻክር ነው። የኋላ እግሮቿ አጭር ስለሆኑ፣ ከመዝለል ይልቅ መራመድን ታዘወትራለች። ከጓጉንቸር ክፍለመደብ ብዙ አስተኔዎች «እንቊራሪት» ተብለዋል። ጉርጥ አንዱ የእንቁራሪት አስተኔ ሲሆን የብዙ ጉርጦች ቀለም ወደ ቡኒ የተጠጋ ነው። እንቁራሪት በውሃ ና በየብስ ትኖራለች። ወደ በየብስ ስትወጣ በሳምባዋ ትተነፍሳለች። በውሃ ውስጥ ደግሞ በስንጥብ(ጊል)ነው።"} {"id": "30951", "contents": "ጋርጋሪስ የእስፓንያ ንጉሥ ነበረ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "39087", "contents": "ሳቂልኝ በ፲፱፻፺፱ የወጣ የፀሐይ ዮሐንስ አልበም ነው። ፀሐይ ዮሐንስ አልበሙ ለዶ/ር አርቲስት ጥላሁን ገሠሠ መታሰቢያ እንዲሆን አድርጓል። ቅንብር፦ አበጋዝ - 1፣ 3፣ 4፣ 6፣ 7፣ 9፣ 10፣ 12፣ 13፣ 14፣ 15 አማኑኤል ይልማ - 2፣ 8 አሸብር - 5 ፍፁም ዘሚካኤል - 11 የሲዲ ሽፋን"} {"id": "47937", "contents": "ኣጃ (Secale cereale) በዓለምና በኢትዮጵያ የሚገኝ የእህል አይነት ነው። ገረማ ወይም «ተራ አጃ» (Avena sativa) ሌላ ዝርያ ነው።"} {"id": "37689", "contents": "ሜዲና ዴ ሪዮሴኮ (እስፓንኛ፦ Medina de Rioseco) የእስፓንያ ከተማ ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "37701", "contents": "ታላቬራ ዴ ላ ሬና (እስፓንኛ፦ Talavera de la Reina) የእስፓንያ ከተማ ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "37815", "contents": "ሱሪናም የደቡብ አሜሪካ አገር ሲሆን ዋና ከተማው ፓራማሪቦ ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "45009", "contents": "ማሪ ስኰዶፍስካ-ኩሪ (Marie Salomea Skłodowska-Curie) በፖላንድ ተወልዳ የፈረንሳይ ዜጋ የሆነች ሳይንቲስት ነበረች። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "40623", "contents": "27 May በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም ግንቦት 19 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "48543", "contents": "የኻዛር መንግሥት (የኻዛራውያን ኻጋነት ወይም ኻዛርያ) በከፊል ዘላን የሆነ የቱርኪክ ሕዝብ ግዛት ሲሆን፣ የቀድሞው ኦኖቅ ኻጋናት መንግሥት በቻይናውያን ሥራዊት በ650 ዓም በተሰበረበት ጊዜ፣ ከቅሬቶቹ ከተነሡት በስሜን ካውካሶስ አውራጃ ዋናው ተተኪ ኃይል ሆነ። ኻዛርያ ይህን አውራጅ እስከ 951 ዓም የኪየቫን ሩስ መንግሥት እስካሸነፋቸው ድረስ ይገዛ ነበር። በ732 ዓም ግድም የኻዛርያ መንግሥት ወደ ተልሙድ አይሁድና ገብቶ የአገሩ መንግሥት ሃይማኖት እንደ ሆነ ይመስላል። ከዚያው በፊት የቱርኮች ጥንታዊ አጓጉል እምነት (የተንግሪ ሃይማኖት) ነበሩ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "40779", "contents": "14 August በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም ነሐሴ 8 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "38691", "contents": "አዲ አርቃይ (ወረዳ) በአማራ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "48849", "contents": "ቢራቢሮ የቢራቢሮ ክፍለመደብ ውስጥ ዋና ንዑስ-ክፍለመደብ ነው፣ ሌላው ንዑስ-ክፍለመደብ ብል ሲሆን ነው።"} {"id": "45543", "contents": "ለጋ ውሃ ተብሎ የሚታወቀው ከጥልቅ፣ ጨዋማ የባህር ውሃ በስተቀር ማንኛውም በተፈጥሮ የሚከሰት የምንጭ፣ የወንዝና የሀይቅ ውሃ ነው።"} {"id": "41091", "contents": "ኬጥያውያን (ኬጢያውያን) ወይም «የኬጢ ልጆች» በመጽሐፍ ቅዱስ በከነዓን ከተገኙ ብሔሮች አንዱ ነበሩ። በአብርሃም ዘመን ኬጢያዊው ኤፍሮን የመቃብር ዋሻ በኬብሮን ለአብርሃም ሸጠ። ኤሳውም ከኬጢያውያን ሚስቶች እንዳገባ ይለናል። በመጽሐፈ ኢያሱ 1:4 «ከምድረ በዳው ከዚህም ከሊባኖስ ጀምሮ እስከ ታላቁ ወንዝ እስከ ኤፍራጥስ ድረስ የኬጥያውያን ምድር ሁሉ እስከ ፀሐይ መግቢያ እስከ ታላቁ ባሕር ድረስ ዳርቻችሁ ይሆናል» ሲለን፥ ይህ የኬጥያውያን አገር በከነዓን ስሜን ዳርቻ ከሊባኖስና ከኤፍራጥስ መካከል እንደተገኘ ከዚያም ወደ ምዕራቡ እንደ ዘረጋ ይመስላል። በመጽሐፈ መሳፍንት 1:26 ዘንድ እስራኤላውያን ቤቴልን በያዙበት ወቅት አንድ ሰው እንዲያመልጥ ፈቀዱ፣ እሱም ወደ ኬጢያውያን ምድር ሄዶ «ሎዛ» የተባለ ከተማ ሠራ። በንጉሥ ሰሎሞን ዘመን ደግሞ ኬጢያውያን ከሃይለኛ ጎረቤቶች መካከል ከሶርያ ጋር ይጠቀሳሉ። ከ1900 አ.ም. አካባቢ የሥነ ቅርስ ሊቃውንት በአናቶሊያ የተመሠረተ መንግሥት «ሐቲ» በተባለ አገር መኖሩን አወቁ። የሐቲ ሕዝብና የኬጢ ሕዝብ (ዕብራይስጥ «ሔቲ») አንድላይ እንደ ነበሩ ስለ ታሰበ የኬጢያውያን መንግሥት (እንግሊዝኛ Hittite /ሂታይት/) እስካሁን ይባላል። ቋንቋቸውም ኬጥኛ የሕንዳዊ-አውሮፓዊ ቋንቋዎች ቤተሠብ አባል መሆኑ ታውቋል። ተናጋሪዎቹ በመጀመርያ ከካነሽ ስለ ተነሡ ቋንቋቸውን «ነሺሊ» ይሉት ነበር። ከነሱ አስቀድሞ በሐቱሳስ ይኖር የነበሩት የሐቲ ሰዎች አሁን «ሐታውያን» ይባላሉ፤ ቋንቋቸውም ሐትኛ ወይም «ሐቲሊ» ሕንዳዊ-አውሮፓዊ ሳይሆን ሌላ ያልታወቀ አይነት ይመስላል። ከኬጢያውያን መንግሥት ውድቀት (1170 ዓክልበ. ግድም) በኋላ፣ የኬጢያውያን ወይም «ሐቲ ሰዎች» ቅሬታ አንዳንድ ከተማ አገር በሶርያ ዙሪያ ያቆሙ ነበር። ስለዚህ በንጉሥ ሠሎሞን ዘመን የተጠቀሱት ኬጢያውያን እንደ ነበሩ ይመስላል። ነገር ግን አንዳንድ መምህሮች የመጽሐፍ ቅዱስ ኬጢያውያን ከ«ኬጢያውያን መንግሥት»ም ሆነ ከሐታውያን ጋራ ምንም ግንኙነት የላቸውም ብለው ክርክር አቅርበዋል።"} {"id": "45621", "contents": "መርነፈሬ አይ ግብጽ በ2ኛው ጨለማ ዘመን (13ኛው ሥርወ መንግሥት) ምናልባት ከ1665 እስከ 1661 ዓክልበ. ግድም ድረስ የገዛ ፈርዖን ነበረ። የቶሪኖ ቀኖና በተባለው ዝርዝር ዘንድ፣ ዘመኑ ለ፳፫ ዓመታትና ፰ ወር ቆየ፤ ዳሩ ግን ለዘመኑ ቅርሶቹ ወይም ፍርስራሶቹ ጥቂት በመሆናቸው እስከዚያ ያህል ድረስ መግዛቱ አጠራጣሪ ነው። የግብጽ ታሪክ መምህሮች እንደሚያውቁ በዘመኑ መጨረሻ «አስተዳደሩ ፈጽሞ ወድቆ ነበር ይመስላል»። ዋና ከተማው እጅታዊ ከርሱ በኋላ ተተወ፣ ተከታዮቹም የጤቤስ ገዦች ብቻ እንጂ የመላውን ግብጽ ፈርዖኖች አልነበሩም። የዚህ ምክንያት የግብጽ ሃይል እጅግ ተደክሞ ሂክሶስ የተባለው አሞራዊ ወገን በዚያን ጊዜ በስሜን ወረራ ስላደረገ ነው። የመርነፈሬ አይ መቃብር እስካሁን መቸም አልተገኘም። K.S.B. Ryholt: The Political Situation in Egypt during the Second Intermediate Period, c. 1800 – 1550 BC, Carsten Niebuhr Institute Publications, vol. 20. Copenhagen: Museum Tusculanum Press, 1997 (እንግሊዝኛ)"} {"id": "49059", "contents": "ካ ማው አይሮፕላን ማረፊያ በካ ማው ክፍላገር ቬትናም የሚገኝ አውሮፕላን ማረፊያ ነው።"} {"id": "49101", "contents": "ጆን ሰለቨን የአሜሪካ ምክትል ውጭ ጉዳይ ሚኒስትርና ለአጭር ጊዜ ከመጋቢት 23 እስከ ሚያዝያ 18 ቀን 2010 ዓም ድረስ ከሬክስ ቲለርሰን ቀጥሎ ተግባራዊ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር (ሰክረቴሪ ኦቭ ስቴት) ነበሩ። ማይክ ፖምፔዮ ተከተላቸው። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "45861", "contents": "አውራከፕት ና ኔከስ (አይርላንድኛ፦ Auraicept na n-Éces «የጠቢባን መመሪያ») በአይርላንድ ሥነ ጽሑፍ ጥንታዊ የሆነ መጽሐፍ ነው። የተቀነባበረው ከ650 እስከ 1050 ዓም ያሕል ይሆናል። መጽሐፉ ስለ አይርላንድኛ ወይም ጋይሊክኛ እና ስለ ኦጋም ጽሕፈት ጸባይና ታሪክ ነው። በአውራከፕት ውስጥ አራት ንዑስ ጽሑፎች ተቀነባብረዋል፤ እነርሱም፦ ፩፤ «የኬንፋላድ ጽሑፍ» - ኬን ፋላድ ማክ አይሌላ በ650 ዓም እንደ ጻፈው ይታመናል። ፪፤ «የፈርኼርትነ ጽሑፍ» - በኡልስተር ንጉሥ ኮንኾባር ማክ ነሣ ዘመን ወይም 1 ዓም ያሕል በፈርኼርትነ ፊሊድ እንደ ተጻፈ ይላል። ፫፤ «የአመርጊን ጽሑፍ» - በአመርጊን በሚሌሲያን ወረራ ወቅት (1300 ዓክልበ ያሕል? በአፈታሪክ) እንደ ተጻፈ ይላል። ፬፤ «የፌኒየስ ጽሑፍ» - በፌኒየስ ፋርሳ፣ ያር ማክ ኔማ እና ጋይደል ማክ ኤጠር እራሳቸው በሙሴ ዘጸአት ዘመን (1650 ዓክልበ. ያህል) እንደ ተጻፈ ይላል። ከዚያ በኋላ ያለው ተጨማሪ መረጃ በ1050 ዓም አካባቢ እንደ ተጻፈ ይመስላል። አራቱ ጽሑፎች ከመጨረሻ እስከ ፊተኛው ድረስ ሲገኙ፣ የፈርኼርትነ፣ አመርጊንና ፌኒየስ ክፍሎች በውነት እንደዚያ ጥንታዊ እንደ ሆኑ አይታሥብም። ይህ ክፍል (መስመሮች 1102-1639) እንዲህ ይጀመራል፦ «በፌኒየስና በያር ማክ ኔማና በጋይደል ማክ ኤጠር ዘንድ የዚህ መጽሐፍ መጀመርያ ይህ ነው። እነዚህ ሰዎቹ ናቸው፤ ይህም ዘመኑ ነው፣ የእስራኤል ልጆች ከግብጽ የወጡበት ዘመን ነው። በዳክያ ተሠራ፣ ሌሎች ግን በሰናዖር ሜዳ እንደ ነበር ይላሉ። የሚጻፍበት ምክንያት፣ በሙሴ ከተሰጠና ከርሱ ጋር በኻይ ኻይንብሬጣኽ ከታወቀ በኋላ፣ እንደ መመሪያቸው እንዲመረጥላቸው በፌኒየስና በያርና በጋይደል ማክ ኤጠር ታላቅ ትምህርት ቤት ስለ ተጠየቀ ነው።» ከዚህ በኋላ «ዋና ፊደላት» - የዕብራይስጥ ፊደል፣ የግሪክ አልፋቤት፣ የላቲን አልፋቤትና ኦጋም ጽሕፈት ይገልጻል (የእብራይስጥና የግሪክ ፊደሎች በትክክል ግን አያሳይም።) ከዚያ ጽሑፉ ስለ ጋይልክኛ ድምጾች፣ ክፍለ ቃላትና ቃላት ወዘተ."} {"id": "52317", "contents": "የጥበቃ ትዕዛዝ በለንደን የሜትሮፖሊታን ፖሊስ አገልግሎት የስፔሻሊስት ኦፕሬሽን ዳይሬክቶሬት ውስጥ ካሉት ትዕዛዞች አንዱ ነው። ትዕዛዙ በመከላከያ ደህንነት ላይ የተካነ ሲሆን ሁለት ቅርንጫፎች አሉት እነሱም የሮያልቲ እና የስፔሻሊስት ጥበቃ (ራኤስፒ) ፣ ለንጉሣዊ ቤተሰብ ጥበቃ እና ለመንግስት ባለስልጣናት የቅርብ ጥበቃ ፣ እና የፓርላማ እና የዲፕሎማቲክ ጥበቃ (ፓዲፒ) ፣ የመንግስት ህንፃዎች ፣ ባለስልጣናት እና አንድ ወጥ የሆነ ጥበቃን ይሰጣል ። ዲፕሎማቶች።ከአብዛኞቹ የብሪታንያ የፖሊስ መኮንኖች በተቃራኒ፣ ብዙ የጥበቃ አዛዥ አባላት በተግባራቸው ጊዜ የጦር መሳሪያ ይይዛሉ እና ሁሉም የተፈቀዱ የጦር መሳሪያ መኮንኖች ናቸው። በኤፕሪል 2015 (የአውሮፓ የቀን መቁጠሪያ) የጥበቃ ትእዛዝ ቅርንጫፎች እና የደህንነት ትዕዛዝ አካላት በሁለት የተለያዩ ቅርንጫፎች በመከላከያ ትእዛዝ ቁጥጥር ስር ተዋህደዋል-የሮያልቲ እና የስፔሻሊስት ጥበቃ (ራኤስፒ; የሮያልቲ ጥበቃ እና የልዩ ባለሙያ ጥበቃ ውህደት) እና የፓርላማ እና የዲፕሎማቲክ ጥበቃ (ፓዲፒ; የዲፕሎማቲክ ጥበቃ ቡድን እና የዌስትሚኒስተር የደኅንነት ትዕዛዝ ቤተ መንግሥት ውህደት)። የሮያሊቲ እና የስፔሻሊስት ጥበቃ (ራኤስፒ) የተመሰረተው የሮያልቲ ጥበቃ ትእዛዝ (SO14) ከልዩ ጥበቃ ትእዛዝ (SO1) ጋር በሚያዝያ 2015 ውህደትን ተከትሎ ነው። መምሪያው ሶስት የስራ ቦታዎች አሉት ለንጉሣዊ ቤተሰብ አባላት፣ የመንግስት ሚኒስትሮች (ጠቅላይ ሚኒስትሩን ጨምሮ) እና የጎበኘ የሀገር መሪዎች ጥብቅ ጥበቃ። ለንጉሣዊ ቤተሰብ አባላት እና የመንግስት ሚኒስትሮች የሞባይል የታጠቁ ጥበቃን የሚያቀርበው የልዩ አጃቢ ቡድን በለንደን፣ ዊንዘር እና ስኮትላንድ ውስጥ ባሉ የንጉሣዊ መኖሪያ ቤቶች የታጠቁ ጥበቃ። በመጀመሪያ፣[መቼ?] የሮያሊቲ ጥበቃ መኮንኖች በረዳት ኮሚሽነር “ሀ” ትዕዛዝ በቀጥታ ቢመጡም ለአስተዳደራዊ ዓላማ ከ “A” ክፍል ጋር ተያይዘዋል። የሮያሊቲ ጥበቃ ቅርንጫፍ እንደ የተለየ ልዩ ባለሙያተኛ ክፍል በ1978 ተመሠረተ። የፓርላማ እና የዲፕሎማቲክ ጥበቃ (ፓዲፒ) የተመሰረተው የዲፕሎማቲክ ጥበቃ ቡድን (SO6) ከዌስትሚኒስተር ዲቪዥን ቤተ መንግስት (SO17) ጋር በሚያዝያ 2015 ውህደትን ተከትሎ ነው። ፓዲፒ የታጠቁ እና ያልታጠቁ ኤምባሲዎችን፣ ሚሲዮኖችን እና የፓርላማ እስቴትን ጥበቃ ያደርጋል። እንዲሁም ለከፍተኛ የመንግስት ሚኒስትሮች የመኖሪያ ቤት ጥበቃን ይሰጣሉ እና በዳውኒንግ ስትሪት እና በኒው ስኮትላንድ ያርድ የመዳረሻ ቁጥጥር እና ደህንነት ሃላፊነት አለባቸው። ፓዲፒ በ2017 በዌስትሚኒስተር በተፈጸመ ጥቃት የተገደለው የፖሊስ ኮንስታብል ኪት ፓልመር ጂኤም የሚሰራበት ትእዛዝ ነበር።"} {"id": "46329", "contents": "ንፋስ ስልክ ላፍቶ በኢትዮጵያ ዋና ከተማ አዲስ አበባ ካሉት ዐሥሩ ክፍለ ከተሞች ውስጥ አንዱ ነው። እስከ እ.ኤ.አ 2011 ባለው መረጃ መሠረት የሕዝብ ብዛቱ 335,740 ነው። ንፋስ ስልክ ላፍቶ የሚገኘው በአዲስ አበባ ደቡብ አቅጣጫ ላይ ሲሆን ልደታን፣ ቦሌን፣ አቃቂ ቃሊቲን፣ ኮልፌ ቀራንዮን እና ቂርቆስን ያዋስናል።"} {"id": "46371", "contents": "ቶም አንድ ጄሪ (እንግሊዝኛ: Tom and Jerry) የአሜሪካ ተከታታይ ካርቶኖች ከዊሊያም ሐና (እንግሊዝኛ: William Hanna) እና ጆሴፍ ባርባራ (እንግሊዝኛ: Joseph Barbara) ነው። ስለ ድመት (ቶም) እና ትንሽ አይጥ (ጄሪ) ነው። 1943: The Yankee Doodle Mouse 1944: Mouse Trouble 1945: Quiet Please! 1946: The Cat Concerto 1948: The Little Orphan 1952: The Two Mouseketeers 1953: Johann Mouse የቴሌቪዥን ተከታታዮች Tom and Jerry Show (ABC, 1975)Tom and Jerry Comedy Show (CBS, 1980–1982) Tom and Jerry Kids (FOX, 1990–1994) Tom and Jerry Tales (The CW, Cartoon Network, 2006–2008) The Tom and Jerry Show (Cartoon Network, 2014) Tom and Jerry (CBS, 1965–1972) Tom and Jerry on BBC One (1967–2000) Tom and Jerry's Fun house on TBS (1986–1989) Cartoon Network's Tom and Jerry Show (1992–present) ቴሌቪዥን ስፔሻሎች Hanna-Barbera's 50th: A Yabba Dabba Doo Celebration (TNT, 1989) Tom and Jerry: The Mansion Cat (Boomerang, 2001) የሲኒማ ፊልሞች Tom and Jerry: The Movie (1992) ዳይረክት ቱ ቪዲዮ ፊልሞች Tom and Jerry: The Magic Ring (2002) Tom and Jerry: Blast Off to Mars (2005) Tom and Jerry: The Fast and the Furry (2005) Tom and Jerry: Shiver Me Whiskers (2006) Tom and Jerry: A Nutcracker Tale (2007) Tom and Jerry Meet Sherlock Holmes (2010) Tom and Jerry & The Wizard of Oz (2011) Tom and Jerry: Robin Hood and His Merry Mouse (2012) Tom and Jerry's Giant Adventure (2013) Tom and Jerry and the Mighty Dragon (2014)"} {"id": "49617", "contents": "ዐግ (ዕብራይስጥ עוֹג /ዖግ/) በብሉይ ኪዳን ዘንድ እስራኤላውያን በሙሴ መሪነት በኤድራይ ውጊያ እስካሸነፉት ድረስ (ምናልባት 1621 ዓክልበ.) የባሳን አገር (በአሁን ዮርዳኖስ) አሞራዊ ንጉሥ ነበር። መጀመርያ ሲጠቀስ ኦሪት ዘኊልቊ እንደሚገልጽ፣ ይህ ውግያ ሌላውን አሞራዊ የሐሴቦን ንጉስ ሴዎንን ካሸነፉት ቀጥሎ ሆነ። «ተመልሰውም በባሳን መንገድ ወጡ፤ የባሳንም ንጉሥ ዐግ ከሕዝቡ ሁሉ ጋር በኤድራይ ይወጋቸው ዘንድ ወጣ። እግዚአብሔርም ሙሴን፦ እርሱንና ሕዝቡን ሁሉ ምድሪቱንም አሳልፌ በእጅህ ሰጥቼአለሁና አትፍራው፤ በሐሴቦንም በተቀመጠው በአሞራውያን ንጉሥ በሴዎን እንዳደረግህ እንዲህ ታደርግበታለህ አለው። እርሱንና ልጆቹን ሕዝቡንም ሁሉ መቱ ሰውም አልቀረለትም፤ ምድሩንም ወረሱ።» ኦሪት ዘኊልቊ 21:33-35 ተመሳሳይ ዐረፍተ ነገሮች እንደገና በኦሪት ዘዳግም 3:1-3 ይደገማሉ፣ ከዚያም እንዲህ ይቀጠላል፦ «በዚያን ጊዜም ከተሞቹን ሁሉ ወሰድን፣ አንድም ያልወሰድነው የለም፤ በባሳን ያለውን የዐግን መንግሥት፥ የአርጎብን አገር ሁሉ፥ ስድሳ ከተሞችን ወሰድን። በቅጥር ካልተመሸጉት ከእጅግ ብዙ ከተሞች ሌላ፥ እነዚህ ከተሞች ሁሉ ቁመቱ ረጅም በሆነ ቅጥር በመዝጊያና በመወርወሪያም የተመሸጉ ነበሩ። ... «በዚያም ዘመን ከአርኖን ሸለቆ ጀምሮ እስከ አርሞንኤም ተራራ ድረስ ምድሪቱን በዮርዳኖስ ማዶ ከነበሩት ከሁለቱ ከአሞራውያን ነገሥታት እጅ ወሰድን..."} {"id": "49641", "contents": "ሰኸምሬ ሸድታዊ ሶበከምሳፍ በላይኛ ግብጽ በ2ኛው ጨለማ ዘመን (17ኛው ሥርወ መንግሥት) ምናልባት 1577 ዓክልበ. አካባቢ የገዛ ፈርዖን ነበረ። ስሙ የሚታወቅ በተለያዩ ቅርሶችና ሐውልት ነው። በኋላ በ1121 ዓክልበ. በተጻፈ ጽሑፍ ዘንድ፣ የ2 ሶበከምሳፍና የንግስቱ ኑብኸዓስ መቃብሮች በ1124 ዓክልበ. ተዘረፉ። በሌላ ሥነ ቅርስ መሠረት ተከታዩ 5 አንጠፍ ልጁ እንደ ሆነ ይታመናል።"} {"id": "49689", "contents": "ዝግን የኢትዮጵያ የምግብ አይነት ነው፤ ከበሬ ስጋ ይዘጋጃል። (ይህ ባሕል ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "49737", "contents": "አሕሞስ (ግብጽኛ፦ /ያሕመስ/) በጥንታዊ ግብጽ የግብጽ አዲስ መንግሥትና የ18ኛው ሥርወ መንግሥት መሥራች ሲሆን ምናልባት 1558-1534 ዓክልበ. አካባቢ የገዛ ፈርዖን ነበረ። በዘመኑ ሂክሶስን ከግብጽ አባረራቸው። የአሕሞስ ወንድም ካሞስ ካረፈ በኋላ አሕሞስ የደቡብ ግብጽ ብቸኛ ፈርዖን ሆነ። የዙፋን ስሙ ነብፐሕቲሬ ሆነ። በ1548 ዓክልበ. ገደማ በመጨረሻ አቫሪስን ከሂክሶስ ንጉሥ ኻሙዲ ያዘ። ሂክሶስ ከግብጽ ሸሽተው የዕብራውያን ነገደ ስምዖን ርስት የሆነውን ሻሩሄንን ያዙ። አሕሞስም በሻሩሄን ለ6 አመት ከብቦአቸው በ1542 ዓክልበ. ሻሩሄንን ያዘባቸው። ሻሩሄንን ከያዘ በኋላ ወደ ደቡብ ተመልሶ ቡሄንን በኖቢያ ከኩሽ መንግሥት ያዘ። የጦር አለቃው የአሕሞስ ወልደ አባና ጽሑፍ እነዚህን ዘመቻዎች ይዘርዝራል። ሌላ አለቃው አሕሞስ ፐን-ነኽበት በጽሑፉ ውስጥ ንጉሥ አሕሞስ በጃሂ (ፊንቄ) እንደ ዘመተ ይላል። በንጉሡ አሕሞስ 22ኛው አመት የተቀረጸ ጽሑፍ እንደሚል ከፊንቄ የተማረኩት በሬዎች የግንባታ ድንጋይ ለመሸከም ይጠቅሙ ነበር፤ ስለዚህ በፊንቄ የዘመተ ከ1536 ዓክልበ. ትንሽ በፊት እንደ ሆነ ይመስላል። ከፊንቄ የብርጭቆ ኢንዱስትሪ በግብጽ የተመሠረተው በዚህ ወቅት ያህል እንደ ሆነ ይታስባል። አሕሞስ እንደ አባቱ በመምሰል ሦስቱን እኅቶቹን አገባቸው። መቃብሮቻቸውና የአሕሞስ ፒራሚድ ሁሉ ለሥነ ቅርስ ታውቀዋል። ልጁም 1 አመንሆተፕ በፈርዖንነት ተከተለው።"} {"id": "49905", "contents": "ራሊ (እንግሊዝኛ፦ Raleigh) የኖርዝ ካሮላይና አሜሪካ ከተማ ነው። በ1785 ዓ.ም. ተመሠረተ።"} {"id": "50001", "contents": "የምርመራ ምህንድስና የግንባታ አካላት የሚፈለግባቸውን ጥቅም ሳይሰጡ ለአገልግሎት ከታቀደላቸው ጊዜ በፊት በመፍረስ አገልግሎት መስጠት ሲያቆሙ፣ እንዲሁም የመፍረስ አደጋው በሰው ወይም በንብረት ላይ አደጋ በሚያደርስበት ጊዜ የግንባታ አካሉን አወቃቀር ፣ የተሰራበትን ቁስ ፣ የግንባታውን ጥናት እንዲሁም መሰል ተዛማጅ ጉዳዮችን በመመርመር ተጠያቂ የሚሆነውን አካል ለማወቅና የፍርድ ሂደትን ለማገዝ የሚያገለግል የሲቪል ምህንድስና ዘርፍ ነው። ከዚህም በተጨማሪ ይህ የምህንድስና ዘርፍ ከምርመራ ውጤቶች በመነሳት የግንባታ ቁሶችን ወይም የግንባታ አካላት ጥራትን እንዲሁም የግንባታ አካላት አወቃቀርን የማሻሻል ስራዎን ለመስራት የሚያስችል የሲቪል ምህንድስና ዘርፍ ነው። ልዮ የሆነ የባለቤትነት ፍቃድ (patent) ያላቸውን የግንባታ ቁሶች ፣ አካላት ፣ ወይም የግንባታ ዘዴዎች የፍቃድ ባለቤቱን ይሁንታ ሳያገኙ በሚፈጸሙ ግንባታዎች ላይ የባለቤትነት ጥያቄዎችን ለመመለስ በሚደረጉ ህጋዊ ሂደቶች ላይ ይህ የምህንድስና ዘርፍ ቁልፍ ቦታ አለው።"} {"id": "50049", "contents": "ወደ ሮማውያን በአዲስ ኪዳን የመጀመሪያው መልዕክት ሲሆን ቅዱስ ጳውሎስ በቆሮንጦስ እያለ በ፶፮ - ፶፰ ዓ.ም. የጻፈው መልዕክት ነው ። ይህ ምዕራፍ ፫ ሲሆን በ፴፩ ንዑስ ክፍሎች ይከፈላል ። ቅዱስ ጳውሎስ ለሮማውያን መልዕክቱን የጻፈበት ምክኒያት አይሁዳውያንና ሮማውያን በሰላም አንድላይ በሮም ለብዙ ዘመን ሲኖሩ ቆይተው ክርስትና በተመሠረተበት ወቅት ፣ አይሁዳውያን ክርስቶስ እኛን ነው የመረጠን ለመንግሥቱ እናንተን አይደለም... ሲሊ ሮማውያን ደግሞ እናንተ ሰቀላችሁት እንጂ ምን አረጋቹህለት... እየተባባሉ እርስበርሳቸው ጥል ስለፈጠሩ እነሱን ለማስታረቅ ጻፈው ። የሐዋርያው የጳውሎስ፡ መልእክት ወደ ሮማውያን ምዕራፍ ፫ 1፤እንግዲህ፡የአይሁዳዊ፡ብልጫው፡ምንድር፡ነው፧ወይስ፡የመገረዝ፡ጥቅሙ፡ምንድር፡ነው፧በዅሉ፡ ነገር፡ብዙ፡ነው። 2፤አስቀድሞ፡የእግዚአብሔር፡ቃላት፡ዐደራ፡ተሰጧቸው።ታዲያ፡ምንድር፡ነው፧ 3፤የማያምኑ፡ቢኖሩ፡አለማመናቸው፡የእግዚአብሔርን፡ታማኝነት፡ያስቀራልን፧ 4፤እንዲህ፡አይኹን፤ በቃልኽ፡ትጸድቅ፡ዘንድ፡ወደ፡ፍርድ፡በገባኽም፡ጊዜ፡ትረታ፡ዘንድ፡ ተብሎ፡እንደ፡ተጻፈ፥ሰው፡ዅሉ፡ ውሸተኛ፡ከኾነ፡እግዚአብሔር፡እውነተኛ፡ይኹን። 5፤ነገር፡ግን፥ዐመፃችን፡የእግዚአብሔርን፡ጽድቅ፡የሚያስረዳ፡ከኾነ፡ምን፡እንላለን፧ቍጣን፡ የሚያመጣ፡እግዚአብሔር፡ዐመፀኛ፡ነውን፧እንደ፡ሰው፡ልማድ፡እላለኹ። 6፤እንዲህ፡አይኹን፤እንዲህ፡ቢኾን፡እግዚአብሔር፡በዓለም፡እንዴት፡ይፈርዳል፧ 7፤በእኔ፡ውሸት፡ግን፡የእግዚአብሔር፡እውነት፡ለክብሩ፡ከላቀ፡ስለምን፡በእኔ፡ደግሞ፡እንደ፡ ኀጢአተኛ፡ ገና፡ይፈርድብኛል፧ 8፤ስለ፡ምንስ፡መልካም፡እንዲመጣ፡ክፉ፡አናደርግም፧እንዲሁ፡ይሰድቡናልና፥አንዳንዱም፡ እንዲሁ፡እንድንል፡ይናገራሉና።የእነርሱም፡ፍርድ፡ቅን፡ነው። 9፤እንግዲህ፡ምን፡ይኹን፧ከነርሱ፡እንበልጣለንን፧ከቶ፡አይደለም፤አይሁድም፡የግሪክ፡ሰዎችም፡ ዅሉ፡ከኀጢአት፡በታች፡እንደ፡ኾኑ፡አስቀድመን፡ከሰናቸዋልና፤ 10፤እንዲህ፡ተብሎ፡እንደ፡ተጻፈ፦ 11፤ጻድቅ፡የለም፡አንድ፡ስንኳ፤አስተዋይም፡የለም፤እግዚአብሔርንም፡የሚፈልግ፡የለም፤ዅሉ፡ ተሳስተዋል፥ 12፤በአንድነትም፡የማይጠቅሙ፡ኾነዋል፤ቸርነት፡የሚያደርግ፡የለም፥አንድ፡ስንኳ፡የለም። 13፤ጕረሯቸው፡እንደ፡ተከፈተ፡መቃብር፡ነው፥በምላሳቸውም፡ሸንግለዋል፤የእባብ፡መርዝ፡ ከከንፈሮቻቸው፡በታች፡አለ፤ 14፤አፋቸውም፡ርግማንና፡መራርነት፡ሞልቶበታል፤ 15፤እግሮቻቸው፡ደምን፡ለማፍሰስ፡ፈጣኖች፡ናቸው፤ 16፤ጥፋትና፡ጕስቍልና፡በመንገዳቸው፡ይገኛል፥ 17-18፤የሰላምንም፡መንገድ፡አያውቁም።በዐይኖቻቸው፡ፊት፡እግዚአብሔርን፡መፍራት፡የለም። 19፤አፍም፡ዅሉ፡ይዘጋ፡ዘንድ፡ዓለምም፡ዅሉ፡ከእግዚአብሔር፡ፍርድ፡በታች፡ይኾን፡ዘንድ፡ ሕግ፡የሚናገረው፡ዅሉ፡ከሕግ፡በታች፡ላሉት፡እንዲናገር፡እናውቃለን፤ 20፤ይህም፡የሕግን፡ሥራ፡በመሥራት፡ሥጋ፡የለበሰ፡ዅሉ፡በርሱ፡ፊት፡ስለማይጸድቅ፡ነው፤ ኀጢአት፡በሕግ፡ ይታወቃልና። 21፤አኹን፡ግን፡በሕግና፡በነቢያት፡የተመሰከረለት፡የእግዚአብሔር፡ጽድቅ፡ያለሕግ፡ተገልጧል፥ 22፤ርሱም፥ለሚያምኑ፡ዅሉ፡የኾነ፥በኢየሱስ፡ክርስቶስ፡በማመን፡የሚገኘው፡የእግዚአብሔር፡ጽድቅ፡ ነው፤ልዩነት፡የለምና፤ 23፤ዅሉ፡ኀጢአትን፡ሠርተዋልና፥የእግዚአብሔርም፡ክብር፡ጐድሏቸዋል፤ 24፤በኢየሱስ፡ክርስቶስም፡በኾነው፡ቤዛነት፡በኩል፡እንዲያው፡በጸጋው፡ይጸድቃሉ። 25፤ርሱንም፡እግዚአብሔር፡በእምነት፡የሚገኝ፡በደሙም፡የኾነ፡ማስተስረያ፡አድርጎ፡አቆመው፤ይህም፡ በፊት፡የተደረገውን፡ኀጢአት፡በእግዚአብሔር፡ችሎታ፡ስለ፡መተው፡ጽድቁን፡ያሳይ፡ዘንድ፡ነው፥ 26፤ራሱም፡ጻድቅ፡እንዲኾን፡በኢየሱስም፡የሚያምነውን፡እንዲያጸድቅ፡አኹን፡በዚህ፡ዘመን፡ጽድቁን፡ያሳይ፡ ዘንድ፡ነው። 27፤ትምክሕት፡እንግዲህ፡ወዴት፡ነው፧ርሱ፡ቀርቷል።በየትኛው፡ሕግ፡ነው፧በሥራ፡ሕግ፡ ነውን፧አይደለም፥በእምነት፡ሕግ፡ነው፡እንጂ። 28፤ሰው፡ያለሕግ፡ሥራ፡በእምነት፡እንዲጸድቅ፡እንቈጥራለንና። 29-30፤ወይስ፡እግዚአብሔር፡የአይሁድ፡ብቻ፡አምላክ፡ነውን፧የአሕዛብስ፡ደግሞ፡አምላክ፡ አይደለምን፧አዎን፥የተገረዘን፡ስለ፡እምነት፡ያልተገረዘንም፡በእምነት፡የሚያጸድቅ፡አምላክ፡አንድ፡ስለ፡ኾነ፡ የአሕዛብ፡ደግሞ፡አምላክ፡ነው። 31፤እንግዲህ፡ሕግን፡በእምነት፡እንሽራለንን፧አይደለም፤ሕግን፡እናጸናለን፡እንጂ።"} {"id": "50085", "contents": "ሶዶ የደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልልና የጉራጌ ዞን ወረዳ ነው። ስሙ የመጣውም ከሚኖሩበት ጉራጌ ሶዶ ወይም ክስታኔ ብሔር ነው፤ እነሱም የሶዶኛ (ጉራግኛ) ተናጋሪዎች ናቸው። በሶዶ ውስጥ ያለው ዋና ከተማ ቡዌ ነው። የአቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ መቃብር በመድረከብድ አቦ ገዳም ይገኛል፤ የጢያ ድንጋይ ሐውልቶችም በወረዳው አሉ።"} {"id": "50097", "contents": "እሸ Mimusops kummel በቆላማና ወንዝ ዳር እሚበቅል ተክል ነው ።እሸ ፍሬያቸው ለምግብነት ከሚውሉ ሀገር በቀል ዕፅዋቶች ውስጥ አንዱ ነው።የእሸ ዛፍ በቁመቱ ከትልልቅ የዛፍ ወይም እፅዋት ዓይነቶች አንዱ ነው። ቅጠሉ መጠነኛና ጌሾ መሰል ነው።ፍሬው በለጋነቱ የመርዝ ዛፍ ፍሬ ይመስላል። ፍሬው ሲቀላ ለምግብነት ይውላል።በተለይ የእሸ ፍሬ ሲለሞጭ ወይም በሚገባ ሲቀላ እና የቀላውን ደግሞ በመቁላት፡ በጨው ውሃ አሽቶና ደብኖ ሲመገቡት እጅግ ይጣፍጣል። ዛፉ ጥላ በመሆን ከስሩ ሌሎች ተክሎች እንዳይጠወልጉ ይረዳል። ግንዱ ደግሞ ጠንካራ ስለሆነ ለግንባታ፣ የቤት ቁሳቁስ ለማምረቻነትና እና ለንብ ቀፎ መስርያ ያገለግላል። http://tropical.theferns.info/viewtropical.php?id=Mimusops+kummel ^ የጎንጅ ቆላላ ወረዳ የሕዝብ ግንኙነት ክፍል (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "50103", "contents": "ዶቅማ Syzygium guineense በአፍሪቃ አህጉር የተገኘ ዛፍ ሲሆን፣ በኢትዮጵያም እንዲሁ ይገኛል። ዛፉ እስከ 30ሜትር ቁመት ሊኖረው የሚችል ግዙፍ ተክል ነው። «ዶቅማ አብዛኛውን ጊዜ ወንዝ ዳርን ተንተርሶ በቆላ የአየር ንብረት የሚበቅል ሃገር በቀል ዛፍ ነው። ያልቀላው የዶቅማ ፍሬ ቅጠል መሰል ሲሆን የቀላው ደግሞ ጠቆር ያለ እና የመርዝ ዛፍን አሊያም የቡናን ፍሬ ይመስላል። የዶቅማ ፍሬ እጅግ የሚጣፍጥና ቢበሉት የማይሰለች ነው። በተለይም ወደ ጫካ ለተለያየ ስራ የሚጓዙ ሰዎች የዶቅማን ዛፍ ጥላ አረፍ ይሉበትና ፍሬውን ይመገቡታል። ለዱር አራዊትና አዕዋፋትም ቢሆን ተመራጭ ምግባቸው ነው እንጅ» ^ የጎንጅ ቆላላ ወረዳ የሕዝብ ግንኙነት"} {"id": "50121", "contents": "ወደ ሮማውያን በአዲስ ኪዳን የመጀመሪያው መልዕክት ሲሆን ቅዱስ ጳውሎስ በቆሮንጦስ እያለ በ፶ ዎቹ ዓ.ም. የጻፈው መልዕክት ነው ። ይህ ምዕራፍ ፯ ሲሆን በ፳፭ ንዑስ ክፍሎች ይከፈላል ። ቅዱስ ጳውሎስ ለሮማውያን መልዕክቱን የጻፈበት ምክኒያት አይሁዳውያንና ሮማውያን በሰላም አንድላይ በሮም ለብዙ ዘመን ሲኖሩ ቆይተው ክርስትና በተመሠረተበት ወቅት ፣ አይሁዳውያን ክርስቶስ እኛን ነው የመረጠን ለመንግሥቱ እናንተን አይደለም... ሲሊ ሮማውያን ደግሞ እናንተ ሰቀላችሁት እንጂ ምን አረጋቹህለት... እየተባባሉ እርስበርሳቸው ጥል ስለፈጠሩ እነሱን ለማስታረቅ ጻፈው ። የጳውሎስ መልዕክት ወደ ሮማውያን ምዕራፍ ፯ 1፤ወንድሞች፡ሆይ፥ሕግን፡ለሚያውቁ፡እናገራለኹና፡ሰው፡ባለበት፡ዘመን፡ዅሉ፡ሕግ፡እንዲገዛው፡ አታውቁምን፧ 2፤ያገባች፡ሴት፡ባሏ፡በሕይወት፡ሲኖር፡ከርሱ፡ጋራ፡በሕግ፡ታስራለችና፤ባሏ፡ቢሞት፡ግን፡ስለ፡ባል፡ ከኾነው፡ሕግ፡ተፈታ፟ለች። 3፤ስለዚህ፥ባሏ፡በሕይወት፡ሳለ፡ለሌላ፡ወንድ፡ብትኾን፥አመንዝራ፡ትባላለች፤ባሏ፡ቢሞት፡ግን፥ከሕጉ፡ ሐራነት፡ወጥታለችና፥ለሌላ፡ወንድ፡ብትኾን፡አመንዝራ፡አይደለችም። 4፤እንዲሁ፥ወንድሞቼ፡ሆይ፥እናንተ፡ደግሞ፡በክርስቶስ፡ሥጋ፡ለሕግ፡ተገድላችዃል፤ለእግዚአብሔር፡ፍሬ፡ እንድናፈራ፥እናንተ፡ለሌላው፥ከሙታን፡ለተነሣው፥ለርሱ፡ትኾኑ፡ዘንድ። 5፤በሥጋ፡ሳለን፡በሕግ፡የሚኾን፡የኀጢአት፡መሻት፡ለሞት፡ፍሬ፡ሊያፈራ፡በብልቶቻችን፡ይሠራ፡ነበርና፤ 6፤አኹን፡ግን፡ለርሱ፡ለታሰርንበት፡ስለ፡ሞትን፥ከሕግ፡ተፈተ፟ናል፥ስለዚህም፡በዐዲሱ፡በመንፈስ፡ኑሮ፡ እንገዛለን፡እንጂ፡በአሮጌው፡በፊደል፡ኑሮ፡አይደለም። 7፤እንግዲህ፡ምን፡እንላለን፧ሕግ፡ኀጢአት፡ነውን፧አይደለም፤ነገር፡ግን፥በሕግ፡ባይኾን፡ኀጢአትን፡ ባላወቅኹም፡ነበር፤ሕጉ፦አትመኝ፡ባላለ፥ምኞትን፡ባላወቅኹም፡ነበርና። 8፤ኀጢአት፡ግን፡ምክንያት፡አግኝቶ፡ምኞትን፡ዅሉ፡በትእዛዝ፡ሠራብኝ፤ኀጢአት፡ያለሕግ፡ምውት፡ነውና። 9፤እኔም፡ዱሮ፡ያለሕግ፡ሕያው፡ነበርኹ፤ትእዛዝ፡በመጣች፡ጊዜ፡ግን፥ኀጢአት፡ሕያው፡ኾነ፥እኔም፡ ሞትኹ፤ 10፤ለሕይወትም፡የተሰጠችውን፡ትእዛዝ፥ርሷን፡ለሞት፡ኾና፡አገኘዃት፤ 11፤ኀጢአት፡ምክንያት፡አግኝቶ፡በትእዛዝ፡አታ፟ሎ፟ኛልና፥በርሷም፡ገድሎኛል። 12፤ስለዚህ፥ሕጉ፡ቅዱስ፡ነው፥ትእዛዚቱም፡ቅድስትና፡ጻድቅት፣በጎም፡ናት። 13፤እንግዲህ፡በጎ፡የኾነው፡ነገር፡ለእኔ፡ሞት፡ኾነብኝን፧አይደለም፥ነገር፡ግን፥ኀጢአት፡ኾነ፤ኀጢአትም፡ በትእዛዝ፡ምክንያት፡ያለልክ፡ኀጢአተኛ፡ይኾን፡ዘንድ፥ኀጢአትም፡እንዲኾን፡ይገለጥ፡ዘንድ፡በጎ፡በኾነው፡ ነገር፡ለእኔ፡ሞትን፡ይሠራ፡ነበር። 14፤ሕግ፡መንፈሳዊ፡እንደ፡ኾነ፡እናውቃለንና፤እኔ፡ግን፡ከኀጢአት፡በታች፡ልኾን፡የተሸጥኹ፡የሥጋ፡ነኝ። 15፤የማደርገውን፡አላውቅምና፤የምጠላውን፡ያን፡አደርጋለኹና፡ዳሩ፡ግን፡የምወደ፟ውን፡ርሱን፡አላደርገውም። 16፤የማልወደ፟ውን፡ግን፡የማደርግ፡ከኾንኹ፡ሕግ፡መልካም፡እንደ፡ኾነ፡እመሰክራለኹ። 17፤እንደዚህ፡ከኾነ፡ያን፡የማደርገው፡አኹን፡እኔ፡አይደለኹም፥በእኔ፡የሚያድር፡ኀጢአት፡ነው፡እንጂ። 18፤በእኔ፡ማለት፡በሥጋዬ፡በጎ፡ነገር፡እንዳይኖር፡ዐውቃለኹና፤ፈቃድ፡አለኝና፥መልካሙን፡ግን፡ማድረግ፡ የለኝም። 19፤የማልወደ፟ውን፡ክፉን፡ነገር፡አደርጋለኹና፡ዳሩ፡ግን፡የምወደ፟ውን፡በጎውን፡ነገር፡አላደርገውም። 20፤የማልወደ፟ውን፡የማደርግ፡ከኾንኹ፡ግን፡ያን፡የማደርገው፡አኹን፡እኔ፡አይደለኹም፥በእኔ፡የሚኖር፡ ኀጢአት፡ነው፡እንጂ። 21፤እንግዲያስ፡መልካሙን፡ኣደርግ፡ዘንድ፡ስወድ፡በእኔ፡ክፉ፡እንዲያድርብኝ፡ሕግን፡አገኛለኹ። 22፤በውስጡ፡ሰውነቴ፡በእግዚአብሔር፡ሕግ፡ደስ፡ይለኛልና፥ 23፤ነገር፡ግን፥በብልቶቼ፡ከአእምሮዬ፡ሕግ፡ጋራ፡የሚዋጋውንና፡በብልቶቼ፡ባለ፡በኀጢአት፡ሕግ፡ የሚማርከኝን፡ሌላ፡ሕግ፡አያለኹ። 24፤እኔ፡ምንኛ፡ጐስቋላ፡ሰው፡ነኝ! ለዚህ፡ሞት፡ከተሰጠ፡ሰውነት፡ማን፡ያድነኛል፧ 25፤በኢየሱስ፡ክርስቶስ፡በጌታችን፡ለእግዚአብሔር፡ምስጋና፡ይኹን።እንግዲያስ፡እኔ፡በአእምሮዬ፡ ለእግዚአብሔር፡ሕግ፥በሥጋዬ፡ግን፡ለኀጢአት፡ሕግ፡እገዛለኹ። በሮማውያን ፯ ቁጥር ፫ ፣ ፬ ፣ ፳፭ ትኩረት የሚገባቸው መልዕክቶች ናቸው። ብሉይ ኪዳን እንዲመለከቱ ደሞ ሮማውያን ፯ ቁ.፯ ወደ ኦሪት ዘጸ.፳ ቁ.፲፯ ኦሪት ዘዳ.፭ ቁ.፳፩ ይወስደናል ። በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ Bible የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ። በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ Christianity የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ። ማርያም"} {"id": "50247", "contents": "ሜንተሊን (በእስፓንኛ: Medellín) የአንቲቶቢሊያ ክፍል ዋና ከተማ ኮሎምቢያ ማዘጋጃ ቤት ነው. ይህ በመምሪያው ውስጥ በጣም የተጨናነቀች ከተማ ሲሆን በሁለተኛ ደረጃ ደግሞ በአገሪቱ ውስጥ ከፍተኛ ቁጥር ያለው ሕዝብ ነው."} {"id": "50355", "contents": "ኮምፒተር ሃርድዌር ማለት የሚዳሰስ የሚጨበጥ የሚታይም ኣካል ነው። ይህ የኮምፒተር ሃርድዌር ከኮምፒተር ሶፍትዌር የሚቃረን ነው።"} {"id": "50583", "contents": "ሂፕ ሆፕ, በአፍሮ አሜሪካውያን ፣ ላቲኖ አሜሪካውያን እና ካሪቢያን አሜሪቃኖች የተፈጠረ ባህል እና ስነ ጥበብ ንቅናቄ ነው። የስያሜው መነሻ አከራካሪ ቢሆንም፣ የመነሻ ቦታ ግን ብሮንክስ,ዮርክ ከተማ ነው። ሂፕ ሆፕ የሚለው ቃል በአብዛኛው ጊዜ የምንጠቀመው፣ የሂፕ ሆፕ ሙዚቃን ለመግለጽ ቢሆንም፣ ሂፕ ሆፕ በ9 ባህሪያቱ ይገለጻል። ከነዚህ ውስጥ አራቱ ብቻ ሂፕ ሆፕን ሙዚቃን ለመረዳት አስፈላጊ እንደሆኑ ተደርገው ይታያሉ። እነሱም ራፕ ማድረግ፣ ዲጄ ማድረግ፣ ብሬክ ዳንስ ማድረግ እና ግራፊቲ ናቸው።"} {"id": "50709", "contents": ""} {"id": "50787", "contents": "ጉሙዝኛ በኢትዮጵያና በሱዳን አንድንድ ግዛቶች አካባቢ የሚናገረው አባይ ሳሃራን ቋንቋ ምድብ ሲሆን በቤንሻንጉል ጉሙዝ ከላው ሶስት(3) ዞኖች ማለትም በመተከል ና በካማሺ በሰፊ ይናገራል ።"} {"id": "50973", "contents": "ኢንች የርቀት መለኪያ ሲሆን ወደ 2.54 ሴንቲሜትር ያህል ነው። በሌላ መልኩ አንድ ኢንች 25.4 ሚሊሜትር ወይም 2.54 x 10-1 ዴሲሜትር ወይም 2.54 x 10-3 ሜትር ወይም 2.54 x 10-5 ኪሎሜትር ጋር እኩል ነው። አንድ ኢንች የፊት(feet) አንድ አስራ ሁለተኛ( 1 12 {\\textstyle {\\frac {1}{12}}} ) ያህል ነው። እንግሊዝኛው ኢንች የሚል ስያሜ ያገኘው ከዚህ ጋር በተያያዘ ነው፣ አንድ አስራ ሁለተኛ በላቲን አንቺያ ይባል ነበረና። በድሮ እንግሊዝኛ ይንች ይባልም ነበር። በአማርኛም ልክ እንዳሁኑ እንግሊዝኛ ኢንች ተብሎ ይጠራል። ^ \"Length Converter\". ^ \"Definition of UNCIA\" (በen). ^ \"ounce, n.¹\", Oxford English Dictionary, Oxford: Oxford University Press  ."} {"id": "51027", "contents": "{ | c l a s s = \" w i k i t a b l e \" | + የፐርሰስ ህብረ ኮከቦች ዝርዝር | - ! በላቲን ቋንቋ !! ትርጉም |- | Andromeda || የኢትዮጵያ ልእልት|| | - | Auriga || ሰረገላ ነጂ || | - | Cassiopeia || የኢትዮጵያ ንግስት || | - | Cephus || የኢትዮጵያ ንጉስ || | - | Cetus || የባህር አውሬ || | - | Pegasus || ክንፍ ያለው ፈረስ || | - | Perseus || አንድሮሜዳን ያዳናት ሰው|| enazihn hbre kewakbtoch lememelket temerachu Giza werha gnbot nw .bezihm wer bekelalu maggnet yemnchlew w krs serta yemtgegnewn Cassiopeian new"} {"id": "51201", "contents": "ገብርኤል (ጆርጂያኛ^ გაბრიელი - ሮማዊኛ ጋብሪሊ) የተወለደው ጎደርዚ ኡርጌባዜዜ (გოდერძი ურგებაძე ፤ ነሐሴ 26 ቀን 1929 - እ.ኤ.አ. እ.ኤ.አ. እ.ኤ.አ. እ.ኤ.አ. እ.ኤ.አ. እ.ኤ.አ. እ.ኤ.አ. እ.ኤ.አ. ከ 26 ነሐሴ 26 ቀን - እ.አ.አ.) እ.አ.አ. እ.አ.አ.) ለተለየ ገዳማዊ ሕይወቱ እና ለአምልኮቱ የከበረ የጆርጂያ ኦርቶዶክስ መነኩሴ ነበር ፡፡ በብዙ ተአምራት በተነገረለት በምፅህታ የሚገኘው የገብርኤል መቃብር ቁጥራቸው እየጨመረ የመጣ ምዕመናን ናቸው ፡፡ የጆርጂያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ቅዱስ አባታችን ቅዱስ ገብርኤል ፣ የእምነት እና ሞኝ ለክርስቶስ (წმ. ღირსი მამა გაბრიელი აღმსარებელი-სალოსი) ተብሎ በታኅሣሥ 20 ቀን 2012 ዓ.ም."} {"id": "12734", "contents": "ዓረፍተ-ነገር ሙሉ ትርጉም ባዘለ መልኩ የተደረደሩ የቃላት እና ሐረጋት ስብስብ ነው። ይህም በአማርኛው ሠዋሰው ህግ መሠረት ማብቂያው ጋር በአራት ነጥብ (።) ይዘጋል። የተለያዩ ዓይነት የዓረፍተ-ነገር አይነቶች አሉ። እነዚህም መጠይቃዊ ዓረፍተ-ነገር፣ ትዕዛዛዊ ዓረፍተ-ነገር፣ ወዘተ. ናቸው። ምሳሌ፦ ኦሪዮን ወደ ትምሀርት ቤት ሄደ። (ይህ ቋንቋ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "15992", "contents": "ስብ ሊያርዱ ጉፋያ ይነዱ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "13352", "contents": "የአቅጣጫ ቁጥር በእንግሊዝኛ Complex Number የሚባል ሲሆን የእንግሊዝኛው ስሙ ግን ስህተት ወይም የሚያምታታ ነው። የአቅጣጫ ቁጥሮች ሲጻፉ ባጠቃላይ መልኩ a+jb ወይም a+ib በሚል ሲገለጹ፣ a ና b የውን ቁጥር ሲሆኑ፣ i (በሂሳብ) ወይም j (ኤሌክትሪክ ምህንድስና ) ደግሞ ንጹህ የአቅጣጫ ቁጥር ናቸው፣ ዋጋቸውም − 1 {\\displaystyle {\\sqrt {-1}}} ነው። አድማሳዊ መስመር x ላይ ያለን ቁጥር በ1 ብናበዛው እዚያው መስመር ላይ፣ ያኑ ቁጥር እናገኛለን። ነገር ግን በ -1 ብናበዛ ያ ቁጥር በ180o ዲግሪ ይገለበጥና ተቃራኒውን ይሰጠናል። በ180o ለመገልበጥ ሁለት ጊዜ በ90o ዲግሪ መገልበጥ ስለሚያስፈልግ፣ ሁለት ጊዜ ተባዝቶ -1 የሚስጠን − 1 {\\displaystyle {\\sqrt {-1}}} ስለሆነ፣ እንግዲይ ይህ ቁጥር ንጹህ የአቅጣጫ ቁጥር ነው ማለት ነው።"} {"id": "3608", "contents": "ጋበሮኔ (Gaborone) የቦትስዋና ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር (1997 ዓ.ም.) 208,411 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 24°45′ ደቡብ ኬክሮስ እና 25°55′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል። ከተማው በ1956 ዓ.ም. ተሠርቶ አለቃውን ጋበሮኔ ለማክበር ጋበሮኔስ ተሰየመ። በ1957 ዓ.ም. የእንግሊዝ ቅኝ ግዛት መቀመጫ ከማፈኪንግ ወዲህ ተዛወረ። በ1961 ዓ.ም. ስሙ ከ'ጋበሮኔስ' ወደ 'ጋቦሮኔ' ተለወጠ።"} {"id": "3644", "contents": "ዛግሬብ የክሮዌሺያ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 685,500 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 45°48′ ሰሜን ኬክሮስ እና 15°58′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል። ዛግሬብ ከ1084 ዓ.ም. ጀምሮ ይታወቃል። በ1613 ዓ.ም. ዋና ከተማ ሆነ።"} {"id": "3650", "contents": "ሳንቶ ዶሚንጎ የዶሚኒካን ሪፑብሊክ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 2,851,300 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 2,252,400 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 18°30′ ሰሜን ኬክሮስ እና 69°57′ ምዕራብ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል። እስፓንያውያን ከተማውን በ1486 ዓ.ም. በመሠረታቸው ከአዲሱ አለም ከሁሉ የቆየው አውሮፓዊ ከተማ ሆኗል ማለት ነው። ከ1928 ዓ.ም. እስከ 1953 ዓ.ም. የከተማው ስም ሲዩዳድ ትሩሒዮ ይባል ነበር። ከዚያ ስሙ ወደ 'ሳንቶ ዶሚንጎ' ተመለሠ።"} {"id": "20024", "contents": "ሆድህና ልጅህ አይጥሉህ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20114", "contents": "ትፈጭ የነበረች ማንጓለል አቃታት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20144", "contents": "ትልቁ ዳቦ ሊጥ ሆነ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21002", "contents": "የሌባ ዋሻ የቀማኛ መሸሻ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሌባ ዋሻ የቀማኛ መሸሻ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21014", "contents": "የልጅ ልጅ ጅብ አስፈጅ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የልጅ ልጅ ጅብ አስፈጅ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "18404", "contents": "መጋቢት ፲፰፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻፺፰ ኛው ዕለት ሲሆን፤ የበጋ ወቅት ፹፫ ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፻፷፰ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና በዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፻፷፯ ቀናት ይቀራሉ። ፲፰፻፸ ዓ/ም - ዓፄ ዮሐንስ እና የሸዋው ንጉሥ ምኒልክ ወሎ ቦሩ ሜዳ ላይ ተገናኝተው ንጉሥ ምኒልክ የንጉሠ ነገሥቱን የበላይነት መቀበላቸውን እና ዓፄ ዮሐንስ ደግሞ የምኒልክን በሸዋ ላይ ንጉሥነታቸውን በመቀበል በመሐላ ታረቁ። ንጉሠ ነገሥቱ ለንጉሥ ምኒልክም ዘውድ ጫኑላቸው። ፲፱፻፴ ዓ/ም - በፋሺስት ኢጣሊያና በአርበኞች መካከል በፉግታ ውጊያ ተካሄደ። ፲፱፻፷፱ ዓ/ም - የሆላንድ 'ኬ.ኤል.ኤም' 'ቦይንግ ፯መቶ፵፮' ጥያራ እና የ'ፓን-አም' ቦይንግ ፯መቶ፵፮' ጥያራ በ'ካናሪ ደሴቶች፤ ቴኔሪፍ ጥያራ ጣቢያ ማኮብኮቢያ ላይ በጉም ምክንያት ተጋጭተው፣ የ'ኬ.ኤል.ኤሙ' ፪መቶ፵፰ ተሣፋሪዎች በሙሉ ሲሞቱ ከ'ፓን-አሙ' ተሣፋሪዎች መኻል ፫መቶ፴፭ ሞተው ፷፩ ሰዎች ተርፈዋል። ይኼ አደጋ በታሪክ ከተከሰቱት የጥያራ አደጋዎች በሙሉ እጅግ የባሰ አደጋ በመሆን ይታወቃል። (እንግሊዝኛ) http://en.wikipedia.org/wiki/March_27 መርስዔ ኀዘን ወልደ ቂርቆስ፣ ዕለታዊ የታሪክ ድርጊት - የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን የመጀመሪያው ፓትረያርክ (፲፱፻፶፩ ዓ/ም) http://www.ethiopianreporter.com ኪንና ባህል፡ ሳምንቱ በታሪክ"} {"id": "20312", "contents": "እኔው ተቀርድጄ እኔው ተቀቅዬ ባወጣሁት ነፍስ ተንጎራደደብኝ ባለ ዘጠኝ ልብስ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "18692", "contents": "ኦሊቨር ላፈርጅ (እ.አ.አ. ከ1901-1963) ታዋቂ አሜሪካዊ ደራሲ ነው። በዋናነት እንግሊዝኛ: Laughing Boy በተሰኘው ስራው ይታወቃል። ‎የአሜሪካዊ ደራሲያን ዝርዝር (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "19250", "contents": "የክሪስታል ራዲዮ የሚሰኘው ከሁሉ በላይ በጣም ቀላል ራዲዮ ተቀባይ ሲሆን፣ በድሮው የራድዮ ዘመን ታዋቂነት ያገኘ ነበር። ክሪስታል ራዲዮ ባትሪም ሆነ ሌላ የኤሌክትሪክ ኃይል አይፈልግም። ይልቁኑ ከሚተላለፍ የራዲዮ ሞገድ አቅም በመውሰድ በራሱ ይሰራል። ለዚህ ተግባር ሲባል ክሪስታል ራዲዮ ረጅም የሽቦ አንቴና ይፈልጋል። ክሪስታል መባሉ ድሮ ይሰራበት ከነበርው ወሳኝ ክሪስታል ጋሌና የተባለ ክፍል የመጣ ስም ነው። በአሁኑ ዘመን ይህ ክፍል በዳዮድ ተተክቷል። ክሪስታል ራዲዮ በጣም ቀላል ከመሆኑ የተነሳ ማንም ሰው ሊሰራው ይችላል። የሚያስፈልጉትም እቃወች አንቴና ሽቦ (ረጅም መሆነ አለበት)፣ ጣቢያ መቀየሪያ ጥቅል ሽቦ (መዳብ) ፣ ክሪስታል ጠቋሚ ወይንም ዳዮድ እና የጆሮ ስልክ (ማለቱ ማናቸውም በጆሮ ላይ ተደርጎ ሙዚቃ ለመስማት የሚያገለግል ኢር ፎን) ናቸው። በርግጥ የክሪስታል ራዲዮ የተወሰነ ጣቢያወችና በዚያው ልክ ድምፁም ከፍተኛ ስላልሆነ ኢር ፎን መጠቀም ግድ ይላል። ይህ የሚታየው የክሪስታል ራዲዮ የሽቦ ዑደት፣ ቀላል ልዲዛይን ሲያሳይ ነገር ግን የሚያቀበለው ጣቢያ ከአጭር ሞገዶች በላይ መሻገር አይችልም። ከምስሉ እንደምንረዳ ጣቢያ መቀየሪያው ከትይዩእና ተያያዥ አንድ ወጥ ጥቅልል ሽቦወችና ከተለዋዋጭ ካፓሲተር የተሰራ ነው። አንቴናውና መሬቱ በትዩዩ መንገድ የተገናኙ ናቸው። ክሪስታል ራዲዮኖች አንቴናቸው ቢያንስ ቢያንስ 20 m (ሜትር) ርዝመትና 6 m ከፍታ ሊኖረው ያስፈልጋል። ይህ ጉዳይ በሚፈጥረው የካፓሲተር ውጤት ከተወሰኑ ራዲዮ ጣቢያወች በላይና በታች ለመቀበል አዳጋች እንዲሆን ያደርጋል። ሆኖም ግን ከካፓሲተሩ ይልቅ የሽቦ ጥቅልሉን ተለዋዋጭ በማድረግ ብዙ የራዲዮ ጣቢያወችን መቀብል ይቻላል። The Xtal Set Society, Dedicated to once again building and experimenting with radio electronics."} {"id": "17396", "contents": "ተናካሽ ውሻ የጅብ መቋደሻ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "19430", "contents": "ጋይልኛ በኢትዮጵያ የሚነገር ኦሟዊ ተብሎ በሚታወቀው የቋንቋ መደብ የአፍሮ-እስያ ቤተሰብ የሚካለል ቋንቋ ነው።"} {"id": "21404", "contents": "የአባትህ ቤት ሲዘረፍ አብረህ ዝረፍ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የአባትህ ቤት ሲዘረፍ አብረህ ዝረፍ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21656", "contents": "ያልተሾመ አያዝ ያልቀሰሰ አይናዝዝ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተሾመ አያዝ ያልቀሰሰ አይናዝዝ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21680", "contents": "ያልወለዱ ሁሉ ጊደሮች ይባላሉ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልወለዱ ሁሉ ጊደሮች ይባላሉ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20822", "contents": "ዘመድ ቢረዳዳ ችግርም ባልጎዳ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዘመድ ቢረዳዳ ችግርም ባልጎዳ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22004", "contents": "ዱላ ይዞ ሌባን መጠየቅ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዱላ ይዞ ሌባን መጠየቅ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "30902", "contents": "የመለጠጥ (elasticity) የሑክ ህግ (Hooke's law)፣ በሜካኒክስ ወይም ፊዚካ በጥምዝምዝምዝ ሽቦ ላይ የሚገበር ጭነት እና መለጠጥ ቅን ተዛምዶ እንዳላቸው ይደነግጋል። ይህ ህግ የወጣው በታዋቂው ተመራማሪ ሮበርት ሁክ ነበር።"} {"id": "9680", "contents": "ልድያ (አሦርኛ፦ ሉዱ፤ ዕብራይስጥ፦ לוד /ሉድ/፣ ግሪክ፦ Λυδία /ሉዲያ/) በምዕራብ ትንሹ እስያ የተገኘ ታሪካዊ አውራጃና መንግሥት ነበር። በታወቀበት ዘመን ዋና ከተማው ሰርዴስ ሆነ። በአንድ ወቅት የትንሹ እስያ ምዕራብ ክፍል በሙሉ የሉድያ ግዛት ነበረ። በኋለ ዘመን ደግሞ ልድያ የሮማ መንግሥት ጠቅላይ ግዛት ነበረ። መሐለቅ መጀመርያ የተፈጠረው በልድያ ክ.በ. 660 አመት ያሕል እንደ ነበረ ይታመናል። የታሪካዊው ልድያ ጠረፎች በዘመናት ላይ ይለያዩ ነበር። በመጀመርያ በሚስያ፣ በካርያ፣ በፍርግያና በዮንያ ይወሰን ነበር። በኋላ፣ የንጉሦች አልያቴስና ቅሮይሶስ ሠልፎች ልድያን ሲያስፋፏት፣ ከሉቅያ በቀር ትንሹን እስያ ከሃሊስ ወንዝ ምዕራብ በሙሉ ገዙ። ከፋርስ ወረራ ቀጥሎ ማያንድሮስ ወንዝ በፋርስ መንግሥት የክፍላገሩ ደቡብ ጠረፍ ሆነ። በሮማ መንግሥት ውስጥ ደግሞ የልድያ ጠቅላይ ግዛት በአንድ በኩል ከሚስያና ከካርያ መካከል በሌላውም በኩል ከፍርግያና ከአይጋዮስ ባሕር መካከል ያለው አገር ሁሉ ነበረ። ቋንቋቸው ሉድኛ በሕንዳዊ-አውሮፓዊ ቋንቋዎች ቤተሠብ ሲሆን በዚሁም ቤተሠብ ውስጥ የአናቶላዊ ቅርንጫፍ አባል ነበር። ስለዚህ የሉዊኛና የኬጥኛ ቅርብ ዘመድ ነው።."} {"id": "9698", "contents": "ዓክልበ. - ዓመታት ከክርስቶስ ልደት በፊት፣ ማለት ከ1 ዓመተ ምኅረት (ወይም 9 እ.ኤ.አ.) በፊት ገ.፣ ግ. - ገደማ / ግድም - አመቱ ልክ ሳይሆን አካባቢው ነው። ከ1000 ዓክልበ. ወደ ቀድሞ እየሔደ፣ የአመቶቹ አቆጣጠር በልክ እርግጥኛ አይደሉምና የታሪክ ሊቃውንት ብዙ ጊዜ አይስማሙም። 3125 ግ. - የሴት ወገን ወደ ከንቲያመንቱ ልጆች ሄዶ ይከለሳሉ። 3104 ገደማ - የመንደሮቹ መኳያ ሰሌዳ በግብጽ ተሠራ፤ የጊንጥ ዱላ። የከንቲያመንቱ እና የሴት ወገኖች ክልሶች (ኦሪታውያን ወይም ደቂቃ ሔሩ) ተነሡ። 3101 ግ - ሜኒ (ሜኒስ ወይም ናርመር) መጀመርያ የመላው ግብጽ ፈርዖን ሆነ። 3089 ግ. ሜኒ (ናርመር) በውግያ ሞተ። ለ10 ወራት ግብጽ ያለ ንጉሥ ቆይቶ በመጨረሻ ከንቲያመንቱ-ሔሩ-ቴቲ እንደ ፈርዖን በጉባኤ ተመረጠ። ጽሕፈት ተለማ፤ ሰብአዊ መሥዋዕት ተጀመረ፤ ሊቃውንት ያልሆኑ ሰዎች ከግብጽ ወደ ምዕራብ፣ ደቡብና ምሥራቅ (ዮርዳኖስ) ሸሹ። 3080 ግ. - ጀር ኢቲ ነገሠ፤ ሰባአዊ መሥዋዕት ተስፋፋ፤ ደቂቃ ሔሩ በሴትጀት ሠፈር (የበኋላ ከነዓን) ላይ ዘመቱ። 3075 ግ. - ጀት ነገሠ። 3070 ግ - ደን ሰምቲ ነገሠ። የክልሶች ቁጥር ተጨመረ፤ ጭቆና በሴት ወገን ላይ ተደረገ። 3054 ግ. - መርባፐን ነገሠ። 3048 ግ."} {"id": "9968", "contents": "ንጉሥ ኃይለ መለኮት ሣህለ ሥላሴ የሸዋው ንጉሥ ሣህለ ሥላሴ ልጅ ሲሆኑ ከንጉሥ ሣህለ ሥላሴ ሞት በኋላ የአባታቸውን አልጋ ወርሰው እስከ ራሳቸው ሞት ድረስ የሸዋ ንጉሥ ነበሩ። ንጉሥ ኃይለ መለኮት የዳግማዊ ዓፄ ምኒልክ አባት ናቸው። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "23126", "contents": "አባ ዮሓንስ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ከአለት የተፈለፈ ቤተ ክርስቲያን ነው።"} {"id": "23132", "contents": "እቁባይ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ከአለት የተፈለፈ ቤተ ክርስቲያን ነው።"} {"id": "23282", "contents": "ሰኔ ፳ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪፻፺ኛው ቀን ሲሆን የፀደይ (በልግ)ወቅት ፹፭ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፸፮ ቀናት፣ በዘመነ ዮሐንስ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፸፭ ቀናት ይቀራሉ። ፲፱፻፳፰ ዓ/ም- ኢትዮጵያውያን ወጣቶች የመሠረቱት የጥቁር አንበሳ ቡድን በነቀምት አካባቢ ቆሞ የነበረ የኢጣልያ የጦር አየር ዠበብ አጥቅተው በእሳት አወደሙት። ፲፱፻፷፱ ዓ/ም - የቀድሞዋ የፈረንሳይ ሶማሊያ በአዲሱ ስሟ ጅቡቲ ተብላይ ነጻነቷን ከፈረንሳይ ተቀዳጀች። (እንግሊዝኛ) Pankhurst Richard Who were the “Young Ethiopians” (or “Young Abyssinians”)? An Historical Enquiry (እንግሊዝኛ) Diplomatic Representation for Federal Democratic Republic Of Ethiopia (Formerly Abyssinia, Italian East Africa) http://www.state.gov/s/cpr/93811.htm (እንግሊዝኛ) http://en.wikipedia.org/wiki/June_27"} {"id": "45932", "contents": "ፖከሞን (በጃፓንኛ: ポケモン በእንግሊዝኛ: Pokémon) የጃፓን የኒንቴንዶ ቪዲዮ ጌም፣ አኒሜ እና ማንጋ ነው።"} {"id": "45950", "contents": "2008 አመተ ምሕረት፦"} {"id": "33788", "contents": "ላም አንገት በአማርኛ ፈሊጣዊ አነጋገር የሆነ ዘይቤ ነው። ፈሪ"} {"id": "33794", "contents": "ምድር ላሽ በአማርኛ ፈሊጣዊ አነጋገር የሆነ ዘይቤ ነው። ከመጠን በላይ የሚያሞግስ። ማሞ ለበላይ አለቆቹ ምድር ይልሳል።"} {"id": "44246", "contents": "የቴምስ ወንዝ በደቡብ እንግሊዝ ውስጥ የሚገኝ ወንዝ ነው። ይህ ወንዝ በርዝመት ከእንግሊዝ አንደኛ ፣ ከዩናይትድ ኪንግደም ደግሞ ከሰቨርን ወንዝ በመቀጠል ሁለተኛ ነው።"} {"id": "44252", "contents": "ጊዜው ገና ኢህአዴግ እንደገባ ነው የወያኔ ታንኮች ገና አልቀዘቀዙም ታጋዮቹም የገደሏቸው ሰዎችን ደም ከእጃቸው ላይ አላፀዱም በደም እንደተጨማለቁ ነበሩ የኢህአዴግን ስርዐት መቃወም ቀርቶ ኢህአዴግ ማለት ምን ማለት እንደሆነ ህዝቡ በግልፅ ባላወቀበት ዘመን አንድ ጀግና ወጣት አዲስ አበባ ስታድየም መድረክ ላይ ማይኩን ጨብጦ ወጣ እንዲህም አለ የወንድ ቅድመ አያቴ ከመንዝ ተነስቶ በቾ ተቀመጠ አንድ ኦሮሞ አግብቶ ያቺ ኦሮሞይቱ የኔ ሴት ቅድመአያት ልጅ ወልዳ አሳደገች የኔን እናት አባት ለአቅመ ሔዋንም ስትደርስ በጥሩ እንዳደገች ከመቀሌ የመጣ አንድ ትግሬ አገባች ይህ የአያቶቼ ልጅ ይህ የተወለደው አባቱ ነው ትግሬ አማራ ኦሮሞ ነው ለአቅመ አዳምም ሲደርስ አንዲት ውብ ልጅ ወዶ ልትኖር አዲስ አበባ የመጣች ከሶዶ ጉልቻ ጎልተው ሲኖሩ ተዋደው አብረው ፍሬም አዩ እኔን ወንዱን ወልደው ኦሮሞም ትግሬም ነኝ ጉራጌም አማራ ዘሬ ማን ሊባል ነው ማን ተብዬ ልጠራ ዘሬም ዜግነቴም በአንድነት አንድ ነው ዘሬን አትጠይቂኝ ዘሬ ኢትዮጵያዊ ነው ~ታማኝ በየነ @አዲስ አበባ ስቴድየም በመጨረሻም ለህዝቡ እንዲህ የሚል ጥያቄ አቀረበ \"ትወዱኛላቹህ?\" ከክብር ትሪቡን በስተቀር ሚስማር ተራ፣ ካታንጋ፣ ዳፍትራክ፣ከማን አንሼ እና ጥላ ፎቅ የነበረ የያኔው የኢትዮጵያ ልጅ በአንድ ቃል እንዲህ አሉት \"ታማኝ እንወድሀለን፡፡\" ታማኝ በየነ ከእናቱ ከወ/ሮ ማሚቴ ቢተው እና ከአባቱ ከግራ አዝማች በየነ ወንድይፍራው በሰሜን ኢትዮጵያ ጭልጋ የተባለ ጎንደር ውስጥ በሚገኝ ስፍራ ተወለደ ጀግናው ቀጠለ \"አሜን መወደድ አያሳጣኝ\" ^ https://www.facebook.com/tamagne.hero"} {"id": "44264", "contents": "2ኛው ምዕጤ ዓመት ከ101 እስከ 200 ዓም ድረስ የነበረው ክፍለ ዘመን ነበረ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "11810", "contents": "ጥቅምት ፳፬ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፶፬ኛ ቀን ነው። ከዚህ ቀን በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፫፻፲፪ ቀናት በ ዘመነ ዮሐንስ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፫፻፲፩ ቀናት ይቀራሉ። የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን በዚህ ዕለት በየወሩ በ እቲሳ ቡልጋ የተወለዱት የኢትዮጵያዊው የቅዱስ አቡነ ተክለ ኃይማኖት መታሰቢያ ቀን አድርጋ ታከብረዋለች። ፲፬፻፹፮ ዓ.ም የጄኖአው ተወላጅ ክሪስቶፎሮ ኮሎምቦ (Christopher Colombus) የአትላንቲክ ውቅያኖስን ከአውሮፓ ወደምዕራብ የማቋረጥ ሁለተኛው ጉዞው፤ ለመጀመሪያ ጊዜ የዶሚኒካ ደሴትን አገኘ። ፲፰፻፹፮ ዓ.ም. ፓናማ በአሜሪካ ማበረታታት ተነስታ ከኮሎምቢያ ቅኝ ግዛትነት ነጻነቷን አወጀች። የአሜሪካው ፕሬዚደንት ቴዎድሮስ ሩዝቬልት የፓናማ ቦይን ለመቅደድ ፈልገው ኮሎምቢያ ለዚሁ ሥራ መከፈል የፈለገችውን ዋጋ ስላልተስማሙበት ፓናማ ነጻ አገር እንድትሆን ጥረታቸው ተሳካ። ፲፱፻፶ የሶቪዬት ሕብረት በጠፈር የመጀመሪያውን እንስሳ፤ ላይካ የተባለውን ውሻ፤ በስፑትኒክ ሁለተኛ መንኲራኩር ወደጠፈር ተኮሰች። ፲፱፻፷፫ ዓ/ም ሰባ ከመቶውን የአዲስ አበባ ውሐ የሚያስተናግደው የለገዳዲ የውሐ ግድብ ተመርቆ አገልግሎቱን ጀመረ። ፲፱፻፺፯ ዓ.ም. የአሜሪካው ፕሬዚደንት ጆርጅ ወከር ቡሽ ለሁለተኛና ለመጨረሻ ጊዜ ተመረጡ። ፲፱፻፹፱ ዓ.ም የመካከለኛው አፍሪካ ሪፑብሊክ አገርን በወታደራዊ መፈንቅለ መንግሥት ከያዙ በኋላ ራሳቸውን በዘውድ ያነገሡት ዣን ቢዴል ቦካሳ በተወለዱ በሰባ አምስት ዓመታቸው አረፉ። http://www.history.co.uk/this-day-in-history/November/03/also.html"} {"id": "47606", "contents": "ኦክለንድ (እንግሊዝኛ፦ Auckland) የኒው ዚላንድ ከተማ ነው።"} {"id": "41144", "contents": "11 October በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) በዘመነ ማቴዎስ፣ በዘመነ ማርቆስና በዘመነ ሉቃስ ጥቅምት 1 ቀን ማለት ነው። በዘመነ ዮሐንስ ግን (ዘመነ ሉቃስ የሥግር ዓመት በመሆኑ) መስከረም 30 ቀን ላይ ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "41168", "contents": "24 October በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) በዘመነ ማቴዎስ፣ በዘመነ ማርቆስና በዘመነ ሉቃስ ጥቅምት 14 ቀን ማለት ነው። በዘመነ ዮሐንስ ግን (ዘመነ ሉቃስ የሥግር ዓመት በመሆኑ) ጥቅምት 13 ቀን ላይ ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "41198", "contents": "ጎጆሰን (고조선) የጥንታዊ ኮርያ መንግሥት ነበረ። ግዛቱ በተለይ በዛሬው ስሜን ኮርያና ለዛ ቅርብ የሆነው የቻይና ክፍሎች ይጠቀለል ነበር። እስከ 116 ዓክልበ. ድረስ ቆይጦ ነበር። ዋና ከተማው አሳዳል ምናልባት የአሁኑ ፕዮንግያንግ፥ ወይም ሓርቢን በማንቹርያ ነበር። ይህ ለኮርያ የነሐስ ዘመን ነበር፣ መሣርያቸው ሁሉ ከነሐስ የተሰሩ ነበር። በመጀመርያው ንጉሡ ዳንጉን ዋንገም እንደ ተመሠረተ ይታመናል። የዚህ መንግሥት ስም «ጆሰን» ሲሆን፣ በኋላ ዘመን (ከ14ኛው ክፍለ ዘመን ዓ.ም.) ሌላ «ጆሰን» የተባለ መንግሥት ስለ ኖረ፣ ዳንጉን የመሠረተው መንግሥት አሁን «ጥንታዊ ጆሰን» ወይም «ጎጆሰን» በመባል ይታወቃል። የፔዳል ወይም ሺንሺ መንግሥት ከ«ድብ» ወገንና «ነብር» ወገን ጋራ በማዋሀድ የጎጆሰንን መንግሥት አቆመ። ይህ በቻይና ንጉሥ ያው ዘመን እንደ ሆነ በልማዳዊ አቆጣጠር 2341 ዓክልበ. ሲሆን፣ በዘመናዊ ግመት በ2108 ዓክልበ. ግድም ይሆናል። በስሜን ኮርያ መምህሮች አስተሳሰብ ደግሞ ይህ በ2900 ዓክልበ ሆነ።"} {"id": "41258", "contents": "25 November በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) በዘመነ ማቴዎስ፣ በዘመነ ማርቆስና በዘመነ ሉቃስ ኅዳር 16 ቀን ማለት ነው። በዘመነ ዮሐንስ ግን (ዘመነ ሉቃስ የሥግር ዓመት በመሆኑ) ኅዳር 15 ቀን ላይ ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "41288", "contents": "8 December በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) በዘመነ ማቴዎስ፣ በዘመነ ማርቆስና በዘመነ ሉቃስ ኅዳር 29 ቀን ማለት ነው። በዘመነ ዮሐንስ ግን (ዘመነ ሉቃስ የሥግር ዓመት በመሆኑ) ኅዳር 28 ቀን ላይ ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "3280", "contents": "ማክሰኞ የሳምንቱ ሦስተኛ ቀን ሲሆን ከሰኞ በኋላ ከረቡዕ በፊት ይገኛል። በስሙ ማክ- የሚለው ክፍለ-ቃል 'ማግስት' ማለት ነው። በግሪክና በእስፓንኛ ባሕሎች ማክሰኞ እንደ እድለ ቢስ ቀን ይቆጠራል።"} {"id": "40202", "contents": "3 March በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም የካቲት 24 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "43430", "contents": "የአሜሪዳን ዶላር ኢንዴክስ የገበያ ውስጥ ዋጋ ሁኔታ ምን እንደሚመስል ለማዋቅ ይጠቅማል። ብዙ አገሮች ያላቸውን ጥሬ እቃ ለሌላ አገር በሚሸጡበት ጊዜ ዋጋቸውን የሚተምኑት በአሜሪካን ዶላር ነው። የሚገዛውም አገር ሰው ዋጋውን የሚተምነው በዶላር ነው። ስለዚህ የአሜሪካን ዶላር ዋጋ መጨመርና መውረድ የሌላውንም አገር የንግድ ውጤት አቅራቢ የዋጋ ተመን አብሮ ይዞት ይሄዳል። ከዚህም በላይ የአገሮችን መቀያየሪያ ገንዘብ እንደየአገሩ የኢኮኖሚ መጠን በትንሹም ቢሆን ከፍና ዝቅ በዶላሩ ምንዛሪ ላይ ያመጣል። በዚህም የተነሳ የአሜሪካንን ዶላር እንዴክስ መመልከት የሌላውንም አገር የንግድ ሁኔታና እንቅስቅሴ፣ የወርቅና የተለያዩ ማዕድናት እንዲሁም የጥሬ ሀብት ውጤት ስንት ሊያወጣ እንደሚችል ለመገመት ያስችላል። ከአሜሪካን ዶላር ኢንዴክስ ሌላ ፤ ሌሎች የትላልቅ ካምፓኒ ኢንዴክሶችን በዚሁ አይነት ዘዴ ለመጠቀም ይቻላል። ምክንያቱም ዋነኛው የኮሞዲቲ ገበያ ላይ ንግድ፤ እንደማንኛውም የንግድ ዘርፍ፤ ትርፍ በብዛት ለማግኘትና ኪሳራን ለመቀነስ ሲሆን በኮሞዲቲ ንግድ ላይ ደግሞ የወደፊቱ ዋጋ ስንት ሊሆን እንደሚችል ለመገመትና ኪሳራን አስወግዶ አትራፊው ገበያ ይትኛው እንደሚሆን ለመጠራጠር የሌሎችን ካምፓኒ እንዴክስ መመልከት ይጠቅማል። ከትላልቅ ካምፓኒ ኢንዴክሶች መካክል ከዝህ በታች ያሉት በኮሞዲቲ ኢንዴክስ አቅራቢነታቸው ታዋቂነት አላቸው። ጎልድማን ሣክስ ኮሞዲቲ እንዴክስ (GSCI) ዳውጆንስ ኤ.ጂ.አይ. ኢንዴክስ (DJ-AIGCI) ሮጀርስ እንተርናሽናል ኮሞዲት እንዴክስ (RICI)"} {"id": "5614", "contents": "1 January 1359 - 6 September 1359 እ.ኤ.ኣ. = 1351 ዓ.ም. 7 September 1359 - 31 December 1359 እ.ኤ.ኣ. = 1352 ዓ.ም."} {"id": "5620", "contents": "1 January 1356 - 5 September 1356 እ.ኤ.ኣ. = 1348 ዓ.ም. 6 September 1356 - 31 December 1356 እ.ኤ.ኣ. = 1349 ዓ.ም."} {"id": "6862", "contents": "1 January 743 - 2 September 743 እ.ኤ.ኣ. = 735 ዓ.ም. 3 September 743 - 31 December 743 እ.ኤ.ኣ. = 736 ዓ.ም."} {"id": "49142", "contents": "ሃይናን (ቻይንኛ፦ 海南 ወይም /ሓይናም/) በደቡብ ቻይና ባሕር የሚገኝ የቻይና ሕዝባዊ ሪፐብሊክ ታላቅ ደሴትና ክፍላገር ነው። የሃይናን ትርጉም «ከባሕር ደቡብ» ነው። የሃን ቻይናውያን ሰዎች ከ118 ዓክልበ. ጀመሮ ሠፈሩበት። አሁን 84% ይቆጠራሉ። ከነርሱ ቀድሞ የኖሩበት ኗሪዎች ሊ ብሔር ወደ ደቡብ ይገኛሉ፣ 15% ናቸው። የሁላቸው መደበኛ ቋንቋ ፑቶንግኋ ቻይንኛ ሲሆን፣ ቻይናውያን ደግሞ ሚንኛ (ሃይናንኛ)፣ ሊ ብሔርም ደግሞ ሕላይኛ ይናገራሉ። ባብዛኛው የደሴት ኗሪዎች የቡዲስም ምዕመናን ሲሆኑ፣ አንዳንድ እስላም ወይም ክርስቲያን ይገኛሉ። ዋናው ሰብል ሩዝ፣ ከዚያም ኮኮነት ዘምባባ፣ ቃጫ፣ አናናስ፣ ቁንዶ በርበሬ፣ ሻይ፣ ቡና፣ ሸንኮራ አገዳ፣ ጎማ ዛፍ ሁሉ ይታረሳሉ። የሃይናን ቢጫ ፋኖስ ሚጥሚጣ ለሃይናን ደሴት ብርቅዬ የቻይና ሚጥሚጣ አይነት ነው። ለማዳ እንስሶች በተለይ ፍየል፣ በሬ፣ የውሃ ጎሽ፣ ዶሮ፣ ዚዪ፣ ዳክዬ አላቸው። ሃይናን በጣም ትልቅ የቱሪስም መድረሻ ሆኗል፤ በቅርብም የቻይና መንግሥት መላው ክፍላገሩ «ዓለም አቀፍ ነጻ ንግድ ክልል» እንዲሆን ለማድረግ እያቀደ ነው። የሃይናን ባህል ስለ አበሳሰሉ ይታወቃል፤ በተለይ የበግ፣ ሠርጣን፣ ዳክዬ፣ ዶሮ፣ ዚዪ፣ አሳ፣ አሳማ አሠራሮች አላቸው። «የሃይናን ዶሮ በሩዝ» የሚል አሠራር በመላው ደቡብ-ምሥራቅ እስያ በተለይም በሲንጋፖር የተወደደ ሆኗል። በሃይናን ደሴት ብቻ የሚገኙ ብርቅዬ አትክልትና እንስሳት ዝርዮች አሉበት። በተለይም ከአትክልት፦ የሃይናን ቢጫ ፋኖስ ሚጥሚጣ የCapsicum chinense አይነት የሃይናን ነጭ ጥድ Pinus fenzeliana የሃይናን ዝግባ Cephalotaxus hainanensis ከእንስሳት፦ የሃይናን ጸጉራም ትድግ Neohylomys hainanensis የሃይናን ቆቅ Arborophila ardens የሃይናን ጣዎስ Polyplectron katsumatae የሃይናን ጥቁር-ጉትያ ጊቦን ጦጣ Nomascus hainanus የሃይናን መንትሌ Lepus hainanus የሃይናን ነብር-ድመት Prionailurus bengalensis alleni የነብር-ድመት ንዑስ ዝርያ ነው። የሃይናን ቅጠል ተንጫጪ ወፍ Phylloscopus hainanus"} {"id": "6376", "contents": "1 January 981 - 2 September 981 እ.ኤ.ኣ. = 973 ዓ.ም. 3 September 981 - 31 December 981 እ.ኤ.ኣ. = 974 ዓ.ም."} {"id": "7000", "contents": "1 January 674 - 31 August 674 እ.ኤ.ኣ. = 666 ዓ.ም. 1 September 674 - 31 December 674 እ.ኤ.ኣ. = 667 ዓ.ም."} {"id": "49292", "contents": "ፖል ሴዛን (ፈረንሳይኛ፦ Paul Cézanne 1831-1899 ዓም) የፈረንሳይ ሰዓሊ ነበሩ። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "3526", "contents": "እንዳስላሴ በኢትዮጵያ የትግራይ ክልል ከተማ ሲሆን በምዕራባዊ ዞንና በታህታይ ቆራሮ ወረዳ ይገኛል። በ1998 ማዕከላዊ የስታትስቲክስ ባለስልጣን እንደተመነው የ43,967 ሰው መኖሪያ ሲሆን ከነሱም 21,333 ወንዶችና 22,634 ሴቶች ይገኙበታል።. የከተማው አቀማመጥ በ13°52′ ሰሜን ኬክሮስ እና 39°44′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ነው። ^ ማዕከላዊ የስታትስቲክስ ባለስልጣን, population.pdf"} {"id": "7090", "contents": "1 January 629 - 31 August 629 እ.ኤ.ኣ. = 621 ዓ.ም. 1 September 629 - 31 December 629 እ.ኤ.ኣ. = 622 ዓ.ም."} {"id": "7126", "contents": "1 January 611 - 1 September 611 እ.ኤ.ኣ. = 603 ዓ.ም. 2 September 611 - 31 December 611 እ.ኤ.ኣ. = 604 ዓ.ም."} {"id": "7138", "contents": "1 January 605 - 31 August 605 እ.ኤ.ኣ. = 597 ዓ.ም. 1 September 605 - 31 December 605 እ.ኤ.ኣ. = 598 ዓ.ም."} {"id": "7180", "contents": "1 January 585 - 30 August 585 እ.ኤ.ኣ. = 577 ዓ.ም. 31 August 585 - 31 December 585 እ.ኤ.ኣ. = 578 ዓ.ም."} {"id": "7186", "contents": "1 January 582 - 30 August 582 እ.ኤ.ኣ. = 574 ዓ.ም. 31 August 582 - 31 December 582 እ.ኤ.ኣ. = 575 ዓ.ም."} {"id": "7192", "contents": "1 January 579 - 31 August 579 እ.ኤ.ኣ. = 571 ዓ.ም. 1 September 579 - 31 December 579 እ.ኤ.ኣ. = 572 ዓ.ም."} {"id": "3640", "contents": "ኪንሻሳ የኮንጎ ዲሞክራቲክ ሪፑብሊክ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር (1998 ዓ.ም.) 8.9 ሚሊዮን ሆኖ ይገመታል። ከተማው 04°18′ ደቡብ ኬክሮስ እና 15°18′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል። ኪንሻሳ በ1873 ዓ.ም. በጀብደኛው ሄንሪ ሞርቶን ስታንሊ ተመሠርቶ ስሙ ለቤልጅግ ንጉሥ 2 ሌዮፖልድ ክብር ለዮፖልድቪል ሆነ። በ1912 ዓ.ም. የቤልጅግ ቅኝ አገር መቀመጫ ወደዚያ ከቦማ ተዛወረ። በድሮው ዘመን የአሣ አጥማጅ መንደር በዚያ 'ኪንሻሳ' ስለተባለ፣ በ1958 ዓ.ም. ስሙ እንደገና ኪንሻሳ ሆነ።"} {"id": "3682", "contents": "ኒው ዴሊ (ህንድኛ : नई दिल्ली, ናሂ ዲሊ) የህንድ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 15,334,000 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 9,817,439 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 28°37′ ሰሜን ኬክሮስ እና 77°13′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል። በ1903 ዓ.ም. የሕንድ ዋና ከተማ ከካልከተ ወደ ዴሊ ተዛውሮ ከዚያ ኒው ዴሊ (አዲስ ዴሊ) በአካባቢው ተሠራ።"} {"id": "3706", "contents": "ሞንሮቪያ የላይቤሪያ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 550,000 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 06°18′ ሰሜን ኬክሮስ እና 10°47′ ምዕራብ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል። የፖርቱጋል መርከበኞች በ1560 ዓ.ም. ገዳማ ቦታውን 'ካፕ ሜዙራዶ' በሰየሙት ጊዜ ብዙ ኗሪዎች ይገኙ ነበር። በ1813 ዓ.ም. ነጻ ጥቁሮች ከአሜሪካ በሸርብሩክ ደሴት (ዛሬ ሲዬራ ሌዎን) ሠፈሩ። ነገር ግን ይህ አልተከናወነምና ብዙዎች ሞቱ። ስለዚህ በ1814 ዓ.ም. ሌላ መርከብ ይዞአቸው ወደ ካፕ ሜዙራዶ አዲስ ሠፈር ጀመሩ። ስሙ ክራይስቶፖሊስ (ከግሪክ 'የክርስቶስ ከተማ' ማለት ነው) ሆነ። በ1816 ዓ.ም. ግን አዲስ ስሙ ሞንሮቪያ ሆነ፤ ይህም በወቅቱ አሜሪካዊ ፕሬዚዳንት በጄምስ ሞንሮ ትዝታ ተደረገ። ከአለሙ ዋና ከተሞች (ከዋሺንግቶን ዲሲ በቀር) እሱ ብቻ ለአሜሪካዊ ፕሬዚዳንት ስም ተሰየመ።"} {"id": "49508", "contents": "ተልባ ስፍር ማለት በቃሉ የማይገግኝ፣ ሙልጭልሽ ሰው። ምሳሌ፡ ኣለች ሸርተት ሸርተት እንደ ተልባ ስፍር።"} {"id": "3874", "contents": "ኩዌት (አገር) ኩዌት ከተማ"} {"id": "49808", "contents": "ሰይፉ በኢቢኤስ በኢቢኤስ ቴሌቪዥን ላይ በየእሑድ ሌሊት ከኢትዮጵያ አዲስ አበባ እስቱዲዮ የሚሠራጭ የሌሊት ውይይት ትርዒት ነው። ከ2006 ዓም ጀምሮ ለዘጠና ደቂቃ ከአስተናጋጁ ሰይፉ ፋንታሁን ይቀርባል። እንደ አሜሪካ አገር የሌሊት-ውይይት ልማድ በመምሰል፣ አስቂኝ ክፍሎች፣ የቀልድ ንግግሮች፣ ሙዚቃዊ ትርዕይቶችና የዝነኛ ቆይታዎችም ያቀርባል። እንደ በርካታ አሜሪካዊ ትዕይንቶች ስልት፣ የተመሠረተውን ስድስት ክፍል ፎርማት ይከተላል። በዘልማድ እነኚህም ፮ ክፍሎች፡ ክፍል ፩ - ንግግር ክፍል ፪ - አስቂኝ ክፍሎች ክፍል ፫ - የዝነኛ ቆይታ 1 ክፍል ፬ - የዝነኛ ቆይታ 1 ተቀጥሎአል ክፍል ፭ - የዝነኛ ቆይታ 2 ክፍል ፮ - ሙዚቃዊ ወይም ኮሜዲ እንግዳ፣ መጨረሻ የሰይፉ መጀመርያ ንግግር ከወቅታዊ ጉዳዮች የሚለቀም ነው። አንዳንዴም በማህበራዊ ሚዲያ ላይ የተገኙ ስዕሎች ወይም ክሊፖች ያሳያል። በአስቂኝ ክፍሎቹ በዘልማድ ሰይፉ ከተመልካቾች ጋራ ጨዋታ ያደርጋል፣ ወይም ከእንግዳው ጋር አስቂኝ ትርዒት ያደርጋል። ዝነኛ እንግዶቹ ከሰፊ ባሕላዊ ምንጮች የሚመጡ ሲሆን ተዋናውያን፣ ደራስያን፣ አትሌቶችና ፖለቲከኞች ሆነዋል። እንዲሁም ትርዒቱ የራሱን «ሀበሻ ባንድ» ይኖረዋል። ^ Bogale, Samuel (25 July 2017). \"Ethiopia: The Ailing State of Health Care in Ethiopia's State-Run Hospitals: Who Takes the Blame?\"."} {"id": "49022", "contents": "ካሪቡ (Rangifer tarandus) የፈረንጅ አጋዘን አይነት ነው። ዝርያው በተለይ በካናዳ እና በሩስያ አገራት ይገኛል። በእንግሊዝኛ እንስሳው በስሜን አሜሪካ ሲገኝ Caribou /ካሪቡ/ ይባላል። ይህ በፈረንሳይኛ በኩል ከሚግማቅኛ /ቃሊፑ/ ደረሰ። እንስሳው በአውርስያ ሲገኝ ግን፣ በእንግሊዝኛ በሌላ ስም Reindeer /ረይንዲር/ ይባላል፤ ይህም ከጥንታዊ ኖርስኛ /ሕረይን/ ደረሰ። ሆኖም ሁላቸው አንድ ዝርያ ናቸው፤ በስሜን አሜሪካ ከሚኖሩትና በአውርስያ ከሚኖሩት ካሪቡ መካከል ያሉት ልዩነቶች ጥቃቅን ብቻ ናቸው።"} {"id": "8278", "contents": "1 January 30 - 26 August 30 እ.ኤ.ኣ. = 22 ዓ.ም. 27 August 30 - 31 December 30 እ.ኤ.ኣ. = 23 ዓ.ም."} {"id": "8290", "contents": "1 January 24 - 26 August 24 እ.ኤ.ኣ. = 16 ዓ.ም. 27 August 24 - 31 December 24 እ.ኤ.ኣ. = 17 ዓ.ም."} {"id": "8320", "contents": "1 January 9 - 26 August 9 እ.ኤ.ኣ. = 1 ዓ.ም. 27 August 9 - 31 December 9 እ.ኤ.ኣ. = 2 ዓ.ም."} {"id": "8806", "contents": "ፓርጋ (ግሪክ፦ Πάργα) በስሜን-ምዕራብ ግሪክ ያለው መንደር ነው። የሕዝቡ ብዛት 4000 ያሕል ሰዎች ነው። ፓርጋ አንድ ትምህርት ቤት፣ ቤተ ክርስቲያን፣ ፖስታ ቤትና ወደብ አለው። በጥንታዊ ግሪክ ስሙ 'ሂውፓርጎስ' ተብሎ ነበር። በ1562 ዓ.ም. የቬኒስ ሰዎች ከመንደሩ ወደ ስሜን አምባ ሠሩ። http://www.pargagreece.eu http://www.parganet.eu"} {"id": "11848", "contents": "ኅዳር ፭ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፷፭ተኛው እና የመፀው ወቅት ፵ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፫፻፩ ቀናት በ ዘመነ ዮሐንስ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፫፻ ቀናት ይቀራሉ። ፲፱፻፲፩ ዓ.ም.- የመጀመሪያው የዓለም ጦርነት ሲያከትም፣ የቀድሞዋ ቼኮዝሎቫኪያ ሪፑብሊክ ሆነች። ፲፱፻፲፭ ዓ.ም. - ቢ.ቢ.ሲ. በብሪታንያ የራዲዮ ስርጭት ጀመረ። ፲፱፻፷፬ ዓ.ም. - በእስክንድርያ (ኮፕት) ቤተ ክርስቲያን አቡነ ሺኖዳ ሣልሳዊ ፓትርያርክ ሆነው በወንጌላዊው ቅዱስ ማርቆስ ወንበር ተቀመጡ። ፲፰፻፹፪ ዓ.ም.- የሕንድ የመጀመሪያው ጠቅላይ ሚኒስቴር፣ ጃዋሃርላል ኔህሩ ፲፱፻፲፭ ዓ.ም. - ከአፍሪቃ የመጀመሪያው የቀድሞው የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዋና ጸሐፊ፣ ግብጻዊው ቡትሮስ ቡትሮስ ጋሊ ፲፱፻፵፩ ዓ.ም. - የብሪታንያ መንግሥት አልጋ ወራሽ ልዑል ቻርልስ ፲፱፻፵፯ ዓ.ም. - የቀድሞዋ የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ኮንዶሊዛ ራይስ ፲፰፻፸፪ ዓ/ም - የዳግማዊ ዓፄ ቴዎድሮስ እና የእቴጌ ጥሩወርቅ ውቤ ልጅ፣ ልዑል ዓለማየሁ ቴዎድሮስ በመቅደላ ጦርነት ተሰደው በሚኖሩበት እንግሊዝ አገር ከ፲፩ ዓመት ቆይታ በኋላ በተወለዱ በ፲፰ ዓመታቸው ባደረባቸው የሳምባ ምች ሕመም በዚህ ዕለት አረፉ። ፲፱፻፰ ዓ.ም. - ጥቁር አሜሪካዊው አስተማሪ እና የጥቁር አሜሪካውያንን መብት ለማስከበር የጣረው ቡከር ታሊያፌሮ ዋሽንግተን (እንግሊዝኛ) http://www.nytimes.com/learning/general/onthisday/20081114.html"} {"id": "4378", "contents": "1 January 1981 - 10 September 1981 እ.ኤ.ኣ. = 1973 ዓ.ም. 11 September 1981 - 31 December 1981 እ.ኤ.ኣ. = 1974 ዓ.ም."} {"id": "4390", "contents": "1 January 1974 - 10 September 1974 እ.ኤ.ኣ. = 1966 ዓ.ም. 11 September 1974 - 31 December 1974 እ.ኤ.ኣ. = 1967 ዓ.ም."} {"id": "14404", "contents": "ድኩላ በእንግሊዝኛው Menelik's Bushbuck ተብሎ የሚታወቅ የኒያላ ( አጋዘን ) ዝርያ የሆነ እንስሳ ነው። ኢትዮጵያ ውስጥ አልፎ አልፎም ለምግብነት ያገለግላል። ማውንቴን ኒያላ በመባል የሚታወቀው እንስሳ ከኢትዮጵያ ብርቅዬ እንስሳት መካከል አንዱ ነው፡፡"} {"id": "2764", "contents": "1953 አመተ ምኅረት መስከረም 4 ቀን - ኦፐክ (የዘይት አስወጪ አገሮች ድርጅት) በኢራን፣ ኢራቅ፣ ኩወይት፣ ሳዑዲ አረቢያና ቬኔዝዌላ መካከል ተመሠረተ። መስከረም 12 ቀን - ቀድሞ «የፈረንሣይ ሱዳን» የተባለው ቅኝ አገር የማሊ ሬፑብሊክ ተብሎ ነጻነቱን አዋጀ። መስከረም 21 ቀን - ናይጄሪያ ነጻነቱን ከእንግሊዝ አገኘ። ኅዳር 19 ቀን - ሞሪታኒያ ነጻነቱን ከፈረንሣይ አገኘ።"} {"id": "14464", "contents": "ህመሙን የደበቀ መድሀኒቱም አልታወቀ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ህመሙን የደበቀ መድሀኒቱም አልታወቀ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ችግርክን ከደበቅክ መፍትሔ አይገኝለትም"} {"id": "16546", "contents": "ቀንበር ታርቆ ጣውንት ታርቆ ምን ይሆናል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ቀንበር ታንቆ ጣውንት ታርቆ ምን ይሆናል"} {"id": "16576", "contents": "ቀንድ ካላት ላም ጎዳ ትከፋለች የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "16594", "contents": "ቁልቢጥ የላት ቁና አማራት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ትለብሰው የላት ትከናነበው አማራት"} {"id": "16606", "contents": "ቁርበት ምን ያንቋቋሀል ቢሉት ባያድለኝ ነው እንጂ የነጋሪት ወንድም ነበርኩ አለ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ቁርበት ምን ያንጓጓሀል ቢሉት ባያድለኝ ነው እንጂ የነጋሪት ወንድም ነበርኩ አለ"} {"id": "14752", "contents": "ለሆዳም ሰው ማብላት ውቅያኖስን ለመደልደል መቃጣት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ለሆዳም ሰው ማብላት ውቅያኖስን ለመደልደል መቃጣት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ለሆዳም ሰው ማብላት ውቅያኖስን ለመደልደል መቃጣት የአማርኛ ምሳሌ ነው። የማይሆንን ነገር እንዲሆን መሞክር ትርፉ ድካም ብቻ ነው። ምንጭ፦ አዲሱ የምሳሌያዊ አነጋገሮች መጽሐፍ፣ ገጽ ፲፯"} {"id": "10276", "contents": "ዶ/ር ጳውሎስ ሌቃ ከሌሎች የሙያ አጋሮቻቸው ጋር ሆነው በወላይታ ሶዶ ከተማ እጅግ ዘመናዊ የግል ሆስፒታልና የነርሲንግ ኮሌጅ በመክፈታቸው የአከባቢውን ሕዝብ በመጥቀም ላይ ይገኛሉ። ዶ/ር ጳውሎስ ሌቃ በተጨማሪም በቁጥር 10 የሚሆኑ ረዳት የለላቸውን የዕድሜ ባለጸጋዎችና አካለ ስንኩላን አስጠግተው ይጦራሉ። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "15568", "contents": "ሲሰርቀኝ ያየሁትን ቢጨምርልኝ አላምነውም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "17332", "contents": "ተመንግስት አመልጣለሁ ለሞት እድናለሁ ማለት ዘበት የአማርኛ ምሳሌ ነው። የጨቋኝ መንግስትን ሃይል የሚገልጽ"} {"id": "15778", "contents": "ቤተ አማኑኤል 18 በ12 በ12 ሜትር ይዘት ያለው ቤተክርስቲያን ሲሆን ከአለት የተፈለፈለ የላሊበላ ውቅር ቤተክርስቲያ ነው። ቤተ ክርስቲያኑ ውስጥ አራት የአለት አምዶች ይገኛሉ። ቤተ ክርስቲያን ሦሥት የመግቢያ በሮች አሉት። የበሮቹ ሳንቃዎች 800 አመት የሞላቸው፣ ከእንጨት የተጠረቡና እስካሁን ብዙ ጉዳት ያልደረሰባቸው ናቸው። ቤተ መስቀል ቤተ ሚካኤል ቤተ ጎለጎታ ቤተ ማርያም ቤተ ደናግል ቤተ መድኃኔ ዓለም ቤተ አማኑኤል ቤተ መርቆሬዎስ ቤተ ገብርኤል ወሩፋኤል ቤተ አባ ሊባኖስ ቤተ ጊዮርጊስ"} {"id": "17578", "contents": "ቫይረስ (Virus) በሽታን ሊያስከትሉ የሚችሉ ጥቃቅን ተህዋሲያን ወይም ደቂቅ ዘ አካላት ሲሆኑ መኖር የሚችሉት ህይወት ባላቸው ነገሮች ውስጥ ሲሆኑ ብቻ ነው። ባክቴሪያ ደቂቅ ዘ አካላት ፈንገስ (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "13414", "contents": "የክብ ወገብ ማለት ከአንድ የክብ ጫፍ እስከ ሌላ ጫፍ በዚያው ክብ መሃከለኛ ነጥብ ሰንጥቆ የሚያልፍ የተወሰነ መስመር ማለት ነው።"} {"id": "13456", "contents": "አባ ሳሙኤል ወልደ ካህን የራስ ተፈሪ መኮንን (በኋላ ንጉሠ ነገሥት ቀደማዊ ኃይለ ሥላሴ) እና የዘመዳቸው የራስ እምሩ ኃይለ ሥላሴ አስተማሪ 1894-1904 ዓ.ም. ግድም ሁለታቸው በሐረር የኖሩ ልጆች በሆኑበት ጊዜ ነበሩ። ጃንሆይ በጻፉት መጽሐፍ ሕይወቴና የኢትዮጵያ እርምጃ (ምዕ. 1) መሠረት፣ አባታቸው ራስ መኮንን ፣ ልጆቹን በፈረንሳይኛ በቀን አንድ ሰአት እንዲያስተምሯቸው የጉዋዶሎፕ ሐኪም ዶ/ር ቢታልያን እንዳስቀጠሩ ይታወሳል። ይህ በቂ እንዳልሆነ ስለመስላቸው፣ ከሐረር የፈረንሳይ ካፑቺን መነኩሴ ሚሲዮን አባ ሳሙኤል የተባለውን ኢትዮጵያዊ ደግሞ አስቀጠሩ።. የሳሙኤል አባት አለቃ ወልደ ካህን ከዚህ በፊት የሮማ ካቶሊክ ቤተክርስቲያን ተከታይ ወደ መሆን እምነቱን አዛውረው ነበር። የታሪክ ጸሐፊ ኤች ጂ ማርኩስ እንደሚለው፣ ስለዚሁ ሁኔታ «ራስ ተፈሪ በራሳቸው ወገን ወደ ካቶሊክ ሃይማኖት ለመዛወር ያስባሉ» የሚል ጥርጣሬ በመኳንንት መካከል ተነሣ። ይህንን ጥርጣሬ ጸጥ ለማድረግ፣ ተፈሪ በ1898 ዓ.ም. ዳግመኛ በተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ተጠመቁ።. የወደፊት ንጉሥ በሕይወታቸው መጽሐፍ እንዳስታወሷቸው፤ «አባ ሳሙኤል ትልቅ ዕውቀት ያለው፡ ለመማርም ለማስተማርም የሚተጋ፡ በደግነትና በትሕትና ከማንም ሰው ዕውቀትን እንደ ንብ የሚቀሥም፡ በፍቅረ እግዚአብሔና በፍቅረ ቢጽ የተጠመደ፡ የነፍሱን እንጂ የሥጋውን ጥቅም ለማግኘት የማይጥር ደግ ሰው ነበር።» በኋላ በመጽሐፉ 5ኛው ምዕራፍ በግንቦት 30 ቀን 1907 ዓ.ም. በሃረማያ ባሕር ከሰመጡት 7 ሰዎች መካከል አባ ሳሙኤል አንድ ሆነው እንዳረፉ ይላሉ። Haile Selassie I, My Life and Ethiopia's Progress, Volume One: 1892-1937 ISBN 0-94839-040-9 ^ Historical Dictionary of Ethiopia p. 193."} {"id": "13492", "contents": "መርጡለ ማርያም በምስራቅ ጎጃም፣ ሞጣ አውራጃ ውስጥ የሚገኝ ጥንታዊ ቤ/ክርስቲያን ሲሆን በኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ ከተሰራው አክሱም ጺዮን ቀጥሎ የተሰራ ሁለተኛው ቤ/ክርስቲያን ነው። የሃድያዋ ንግስት እሌኒ ግብጻውያንን በማስመጣት በ1510 የጥንቱ ቤ/ክርስቲያን በግምብ ተሰርቶ እንዲሻሻል አደረገች ። ነገር ግን በ1529-30፣ አጠቃላይ ቤ/ክርስቲያኑ በግራኝ አህመድ እንዲፈርስ ተደረገ። በ1540ወቹ ውስጥ በአጼ ገላውዲወስ አነሳሽነት ቤ/ክርስቲያኑ እንደገና ታነጸ። ነገር ግን በ1560 ወቹ መልሶ በተንቀሳቃሽ የኦሮሞ ቡድኖች ጉዳት ደረሠበት። ለግማሽ ምዕት አመት እንደፈረሰ ቆይቶ በአጼ ሱሰኒዮስ ዘመን ጀስዩቱ ብሩኖ ብሩኒ ንግስት እሌኒ ባሰራቸው ቤ/ክርስቲያን ፍርስራሽ ድንጋይ በመጠቀመም እንደገና ቤ/ክርስቲያኗን እንዳነጸ ጻህፍት ይዘግባሉ (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) ንግስት እሌኒ በመርጡለ ማሪያም እንደተቀበረች ይነገራል። በ1604 ሱሰኒዮስ በመርጡለ ማርያም የዙፋን አክሊል እንደደፋ በታሪክ ተመዝግቧል። መርጡለ ማርያም በራፍ- መርጡለ ማርያም መርጡለ ማርያም መስኮት- መርጡለ ማርያም መርጡለ ማርያም ^ Guida, consoziazione turisticta Italiano, Milano, 1938, p398 ^ Cheesman, \"lake Tana and the Blue Nile\" p269"} {"id": "20482", "contents": "እውነቱን ተናግሮ የመሸበት ማደር የአማርኛ ምሳሌ ነው። እውነቱን ተናግሮ የመሸበት ማደር የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20524", "contents": "እዳሪ ሳያወጣ የበላ እዳውን ሳይከፍል ጎታውን የሞላ የአማርኛ ምሳሌ ነው። እዳሪ ሳያወጣ የበላ እዳውን ሳይከፍል ጎታውን የሞላ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "13696", "contents": "ሚካኤል በላይነህ የኢትዮጵያ ታዋቂ ዘፋኝ ሲሆን ብዙ ዘመናዊ የሙዚቃ ስራወችን በማቅረብ ይታወቃል።"} {"id": "13702", "contents": "ባህታ ገብረ ሒወት የኢትዮጵያ ታዋቂ ዘፋኝ ሲሆን ብዙ ዘመናዊ የሙዚቃ ስራወችን በማቅረብ ይታወቃል። ባህታ ገ/ሕይወት ሚያዚያ ፳፯ ቀን ፲፱፻፴፭ ዓ.ም. በትግራይ ክፍለ ሀገር አዲግራት ከተማ ተወለደ። በዚያው ከተማ የቅዳሴ ትምህርቱን አስር ዓመት ሲሞላው አጠናቋል። አባቱ በቅስናው እንዲገፋበት ቢወተውቱትም የእርሱ ምርጫ ግን እንደ አባቱ ሳልነበረ ዘመናዊው የቀለም ትምህርት እስከ ስምንተኛ ክፍል ድረስ በትግራይ ክ/ሀገር ተማረ። ከፍተኛ ትምህርቱን በመከታተል ላይ ነበር። ጎንደር ጤና ኮሌጅ ገብቶ ትምህርቱን በመተው ወደ አዲስ አበባ መጣ። ተፈጥሮ የሰጠውን የሙዚቃ ፍቅር ገና ትንሽ ልጅ እያለ ይሞክር ስለነበር ይህንን የተረዱት አስተማሪዎቹ የአራተኛ ክፍል ተማሪ በነበረበት ወቅት እስከ ስምንተኛ ክፍል ድረስ መዝሙር እንዲያስተምር ያደርጉት ነበር። ባህታ ለሙዚቃ ይለው ፍላጎቱ እያደገ በመሄዱ ከራስ ባንድ የሙዚቃ ክፍል ጋር ለመጀመሪያ ጊዜ ቀርቦ ለመታወቅ በቃ። ባህታ ከ፷ ያላነሱ ዘፈኖችን የተጫወተ ሲሆን ከነዚህም መካከል በተለይ «ደግሞ እንደምን አለሽ»፣ «ሀሎ ሀሎ»፣ «ተረሳሁኝ እንዴ» እና «ናይ ፍቅሪ ስቃይ» /ትግርኛ/ የተባሉ ዘፈኖቹ ባህታን ከሚያስተዋውቁት መካከል ዋነኞቹ ናቸው። በወቅቱ የነበረዉ የሙዚቃ ሥራ ቤተሰብ ለመመስረት የሚያስችል ገቢ የማያስገኝ ስለነበረ ባሕታም የሚወደውን የሙዚቃ ሥራ በመተው የሙዚቃው ስሜት አብሮት እያለ ኑሮውን ለማሻሻል ሲል በአዲስ አበባ ንግድ ሥራ ኮሌጅ በመግባት በሒሳብ አያያዝ ተመርቆ በዚሁ ሙያ ተሰማርቶ በመሥራት ላይ ይገኛል። == የስራ ዝርዝር ==በግና ፍየል ማሞከት ናሽናል ቢብሊዮግራፊ ቡድን፣ የአንጋፋ አርቲስቶች መዝገበ የሕይወት ታሪክ፣ መጋቢት ፳፻፣ ገጽ 10 (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "13714", "contents": "የእብድ አናጺ አማኑኤል ሆስፒታል ውስጥ አንዱ እብድ ፎቶ ግድግዳ ላይ ለመስቀል ፈልጎ ሚስማሩን ገልብጦ በመዶሻ ግድግዳው ላይ ለመምታት ይታገላል:: አንድ ሌላ እብድ ባጠገቡ ሲያልፍ ያየውና በሳቅ ይሞታል:: ይሄኛው እብድ ምን ያስቅሃል ይለዋል; እሱም ዝም ብለህ ትለፋለህ የያዝከው ሚስማር እኮ የተሰራው ለዛኛው ግድግዳ ነው ብሎ የሚስማሩ ጫፍ ውደሚያሳይበት ግድግዳ አሳየው:: ሊና አለማየሁ"} {"id": "13840", "contents": "አሦር (ዕብራይስጥ፦אַשּׁוּר /አሹር/) በብሉይ ኪዳን ኦሪት ዘፍጥረት (የዕብራይስጥ መጽሐፍ ቅዱስ) ምዕራፍ 10 መሠረት ከኖኅ ልጆች መካከል የሴም ሁለተኛ ልጅ ነበረ። የጥንታዊ አሦር ሀገርና ሕዝብ አባት መሆኑ ይታመናል። በዘፍጥረት 10፡11 መሠረት ይህ አሦር ከሰናዖር ወጥቶ «ነነዌን፥ የረሆቦትን ከተማ፥ ካለህን፣ በነነዌና በካለህ መካከልም ሬሴንን ሠራ፤ እርስዋም ታላቂቱ ከተማ ናት።» አንዳንድ የመጽሐፍ ቅዱስ ትርጉሞች ግን ከፊተኛው ቁጥር ከ10፡10 በመውሰድ አድራጊው እንደ ናምሩድ ቆጥረውት፣ ናምሩድ እራሱ ወደ አሦር (ወደ ሀገሩ) ወጥቶ እኚህን ከተሞች እንደ ሠራ ይላሉ። ቢሉም፣ «ወደ» የሚል ቃል በእብራይስጡ መጽሐፍ የለም። በ1ኛው ክፍለ ዘመን ዓ.ም. የኖረው አይሁዳዊ ታሪክ ጸሐፊ ፍላቭዩስ ዮሴፉስ እንዲህ ብሎ ጻፈ፦ «አሦር በነነዌ ከተማ ኖረ፤ ተገዦቹንም 'አሦራውያንን' ብሎ ሰየማቸው፤ እነርሱም ከሌሎች ይልቅ ዕድለኛ አገር ሆኑ።» (Antiquities, i, vi, 4)."} {"id": "18358", "contents": "መጽሐፈ ዕዝራ ሱቱኤል በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተከርስቲያን መጽሐፍ ቅዱስ ከብሉይ መጻሕፍት የሚፈረጅ ነው። መጽሐፈ ዕዝራ ሱቱኤል ከዲዩተሮካኖኒካል ወይም አዋልድ መጻሕፍት ተቆጥሮ የዕዝራ (ሱቱኤል) ትንቢት ነው። የተጻፈው በዕብራይስጥ ወይም በአራማያ ሲሆን በኋላ (250 አክልበ.) ከ70 ሊቃውንት ብሉይ ኪዳን ጋር ወደ ግሪክ ተተረጎመ፤ ከዚሁም ግሪክ ወደ ሮማይስጥ። እንዲሁም የግዕዝ ትርጉም ከዕብራይስጡ ተሠራ። ከክርስቶስ ስቅለት ውዲህ ግን የአይሁድ ጉባኤ መጽሐፉን ስለ ከለከለው፣ የዕብራይስጥና የግሪክ ትርጉሞች በፍጹም ጠፍተዋል። መጽሐፉ ዛሬው የሚታወቀው ከሮማይስጥ፣ ከግዕዝ፣ ከሶርያ ቋንቋ (ከጥንቱ አራማያ የሚለይ)፣ ከአረብኛና ከአርሜንኛ ትርጉሞች ብቻ ነው። የመጽሐፉ ይዘት እንዲሁ ነው፦ ምዕ. 1፦ ዕዝራ በባቢሎን ምርኮ ላይ አዝኖ ወደ እግዚአብሔር ሲጸለይ፣ ስለ አዳም፣ ኖኅ፣ አብርሃም፣ ዘጸአት፣ ዳዊትና የምርኮው ታሪክ ይተርካል። ባቢሎን በዕውኑ ከጽዮን ይልቅ እንደ ጸደቀች እግዚአብሔርን ይጠይቀዋል፤ ጽዮንን በባቢሎን ስለሚቀጣት፣ ጽዮንም ስትሠቃይ ባቢሎንም ስትደሰት ነውና። ምዕ. 2፦ መልአኩ ዑርኤል ዕዝራን መልስ ለመስጠት ይላካል። የእግዜርን ፍርድ ለማወቅ አይችልም ይለዋል። ከዚሁ ዓለም መጨረሻ ቀጥሎ በእግዜር መንግሥት ጽድቅ ዋጋውን የሚገኘው ይሆናል። እዝራ ይህ ሁሉ መቼ ይሆንን ቢጠይቀው ዑርኤል የሞቱት ጻድቃን ደግሞ ይህን ለማወቅ ፈልገው ቁጥራቸው ሳይሞላ ግን አይሆንም ብሎ መለሰለት። ለሙታን ትንሳኤ መጠበቁ ለእርግዝና መውለድን እንደ መጠበቅ ይመስላል ብሎ ጨመረለት። ምዕ."} {"id": "19156", "contents": "ባርባዶስ የአለም ባንዲራዎች ሰንደቅ ዓላማ (ይህ ባንዲራዎች ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "21844", "contents": "ያዳቆነ ሰይጣን ሳያቀስ አይለቅም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያዳቆነ ሰይጣን ሳያቀስ አይለቅም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21892", "contents": "ይሉ አይሉ የት አለ ቅሉ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ይሉ አይሉ የት አለ ቅሉ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21940", "contents": "ይገርመኛል ገንፎ ከራቴ ተርፎ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ይገርመኛል ገንፎ ከራቴ ተርፎ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21952", "contents": "ደመወዝ ያጣ ሎሌ ይኮበልላል በሀምሌ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ደመወዝ ያጣ ሎሌ ይኮበልላል በሀምሌ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21340", "contents": "የቆጡን አወርድ ብላ የብብቷን ጣለች የአማርኛ ምሳሌ ነው። የቆጡን አወርድ ብላ የብብቷን ጣለች የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "19570", "contents": "ነገር ካምጩ ውሀ ከምንጩ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21562", "contents": "ያህያ ደግነት ጭነት ማብዛት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያህያ ደግነት ጭነት ማብዛት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "19954", "contents": "የአጼ ሱሰንዮስ ዜና መዋዕል በግዕዝ እንደተጻፈና በማኑኤል አልሜዳ ወደ ፖርቱጋልኛ እንደተተረጎመ ፣ በ1888 በሊዝቦን ፖርቱጋል እንደታተመ ከታች በስተግራ ቀርቧል። ዜና መዋዕሉ የአጼፋሲለደስ አባት የነበሩትን የአጼሱሰንዮስን ዘመን የመዘገበ ሰነድ ነው። አጼ ሱሰንዮስ፣ ምንም እንኳ በብዙ መልኩ የተሳካ አመራር፣ በተለይ በጦርነት፣ ላይ ቢያሳዩም፣ በኋላ ግን ከፖርቱጋሎች ጋር በነበራቸው ቀረቤታ ሃይማኖታቸውን ወደ ካቶሊክ መቀየራቸው እንዲሁም ከውጭ ያስመጡት የካቶሊክ ጳጳስ አልፎንሶ ሜንዴዝ ባሳየው ግትርነትና ጨካኝነት ብዙ አመጽ ተነስቶባቸው በመጨረሻ ዘመናቸው ስልጣናቸውን በፈቃዳቸው ለልጃቸው ፋሲለደስ አስረክበው ያለፉ ሰው ነበሩ። ከታች በስተቀኝ በኩል የሱሰንዮስን ዜና መዋዕል በተሟላ መልኩ የሚተችና የሚተነትን ጽሑፍ በፖርቱጋልኛ ቀርቧል። ይህ በኢትዮጵያዊ አይን እማኝ የተመዘገበው ዜና መዋዕል በግዕዝ ስለሆነ ለማንበብ አስቸጋሪ ሊሆን ይችላል። ግዕዝ ወይም ፖርቱጋልኛ በትክክል የሚያውቅ ሰው ወደ አማርኛ ቢተርጉመው ለአንባቢ ጠቃሚ ሊሆን ይችላል።"} {"id": "21736", "contents": "ያበረ ወገኑን አስከበረ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያበረ ወገኑን አስከበረ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21742", "contents": "ያባ ሆይ መቋሚያ ላዩ ባላ ታቹ ዱላ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያባ ሆይ መቋሚያ ላዩ ባላ ታቹ ዱላ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22390", "contents": "(ይህ ስለ ብሔር ወይም ሕዝብ የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) አራፕ የኢትዮጵያ ብሔር ነው።"} {"id": "41290", "contents": "10 December በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) በዘመነ ማቴዎስ፣ በዘመነ ማርቆስና በዘመነ ሉቃስ ታኅሣሥ 1 ቀን ማለት ነው። በዘመነ ዮሐንስ ግን (ዘመነ ሉቃስ የሥግር ዓመት በመሆኑ) ኅዳር 30 ቀን ላይ ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "38944", "contents": "ጉዱሩ (ወረዳ) በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "46552", "contents": "ፓልቶጋ (ሩስኛ፦ Палтога) የሩስያ መንደር ነው። 295 የሚያሕሉ ሰዎች ይኖሩበታል።"} {"id": "40576", "contents": "4 May በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም ሚያዝያ 26 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "33820", "contents": "ሳለ አይሰጥ በአማርኛ ፈሊጣዊ አነጋገር የሆነ ዘይቤ ነው። ከላም ወይም በግ ጀርባ አጥንት ውስጥ ተደብቆ ያለ ስጋ። እያለ ግን ለማግኘት አስቸጋሪ የሆነ።"} {"id": "40702", "contents": "15 July በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም ሐምሌ 8 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "40708", "contents": "16 July በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም ሐምሌ 9 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "35218", "contents": "ጉብር ትንታኔ የኤሌክትሪክ ዑደትን ለመተንተን እና በእያንዳንዱ የኤሌክትሪክ ጉብር (መጋጠሚያ ነጥብ) ላይ ያለን የኤሌክትሪክ እምቅ አቅምን ለማስላት የሚረዳ የሥነ ኤሌክትሪክ መሰረታዊ መሳሪያ ነው። በሌላ አነጋገር፣ ጉብር ትንታኔ የአንድ ኤሌክትሪክ ዑደት ቅርንጫፍ ጅረትንና ቅርንጫፍ ቮልቴጅ በመጠቀም የዚያን ነጥብ ቮልቴጅ ከአንድ በነሲብ የተመረጠ ጉብር አንጻር የምናሰላበት ዋና መሳሪያ ነው። 1. የኤሌክትሪክ ዑደቱ ሽቦዎች እሚጋጠሙባቸውን ነጥቦች በሙሉ ንቅሰህ አውጣ። እኒህ መጋጠሚያዎች ጉብር (ኖድ) ይባላሉ። 2. ከነዚህ ጉብሮች አንዱን በነሲብ መርጠህ ዋቢ ጉብር (ማነጻጸሪያ ጉብር) አድርግ። የዋቢ ጉብሩ ማናቸውም ነጥቦች ሊሆን ይችላል። ለመስሉ ለውጥ አያመጣም። ሆኖም ብዙ ሽቦዎች እና የኤሌክትሪክ ዕቃዎች የተገናኙትን ጉብር መምረጥ ትንታኔውን ያቃልላል። 3. ቮልቴጃቸው የማይታዎቁቱን ሁሉን ጉብሮች ስም ስጥ። ቮልቴጁ እሚታዎቀውን ጉብር መሰየም አስፈላጊ አይደለም። 4. ለእያንዳንዱ የማይታዎቅ የጉብር ቮልቴጅ ፣ የኪርኮፍ ጅረት ህግን በመጠቀም የጅረት ፍሰቱን እኩልዮሽ ጻፍ። በሌላ አነጋገር፣ ከየጉብሩ የሚዎጡት ሁላቸውም ጅረቶች ሲደመሩ ዜሮ ይሆናሉ። በሁለት ጉብሮች መካከል የሚፈሰው ጅረት እሚሰላው \"ከአለንበትን ጉብር ቮልቴጅ ላይ የሌላውን ጉብር ቮልቴጅ በመቀነስ፣ ውጤቱን በመካከል ለሚገኘው ተቃዋሚ በማካፈል የሚገኝ ነው። 5. በሁለት ቮልቴጃቸው የማይታወቁ ጉብሮች መካከል የቮልቴጅ ምንጭ ካለ፣ ሁለቱን ጉብሮች አንድ ላይ በመጭመቅ ሱፐር ጉብር ፍጠር። የሁለቱ ጉብሮች ጅረት በአንድ እኩልዮሽ ይጠቃለልና አዲስ የቮልቴጅ እኩልዮሽ ይጻፋል። 6."} {"id": "44272", "contents": "እሽቢ-ኤራ ከ1900 እስከ 1872 ዓክልበ. ግድም ድረስ (ኡልትራ አጭር አቆጣጠር) የኢሲን ንጉሥና ከ1878 በኋላ የሱመር ንጉሥ ነበር። በሱመር ነገሥታት ዝርዝር ላይ ለ፴፫ ዓመታት እንደ ገዛ ሲለን፣ ከ፳፱ ወይም ፴ የዓመት ስሞች ብቻ ለእርሱ ተገኝተዋል። ከነዚህም ውስጥ ለምሳሌ፦ «ጊርታብ ከተማ የጠፋበት ዓመት» (1900 ዓክልበ.) «የማርቱ ከተማ የጠፋበት ዓመት»(1896 ዓክልበ.) «የኢሲን ከተማ ግድግዳ ያሠራበት ዓመት» (1893 ዓክልበ.) «የኪማሽና የኤላም ሥራዊት የተሸነፉበት ዓመት (1889 ዓክልበ.) «በብርቱ መሣሪያ ኤላማውያንን ከኡር ውስጥ ያባረራቸውበት ዓመት» (1878 ዓክልበ.) በኡር ንጉሥ ኢቢ-ሲን ዘመን (1901-1879 ዓክልበ.) የዑር መንግሥት ኃይል እየወደቀ ነበር። ጠላቶቹ አሞራውያንና ኤላም ያስቸግሩት ጀመር። በዚያም ዓመት ታላቅ ረሃብ በመካከለኛ ምሥራቅ ጀመረ። ኢሽቢ-ኤራ አንድ አሞራዊ ሹም ከማሪ ሲሆን ኢቢ-ሲን የኒፑርና የኢሲን ገዥ አደረገው። በረሃብ ምክንያት እህል ለዑር ለመግዛት ኢቢ-ሲን ብዙ ብር ለኢሽቢ-ኤራ ሰጠው። ኢሽቢ-ኤራ ግን የኢሲን መንግሥት ነጻነት አዋጀ። ኤላማውያን ሲያስቸግሩ ኢሽቢ-ኤራና ኢቢ-ሲን ይዋጋቸው ነበር። በመጨረሻ በ1879 ዓክልበ. ግድም ኤላማውያን በንጉሣቸው ኪንዳቱ ሥር ዑርን አጠፉ። በሚከተለው ዓመት አሞራዊው እሽቢ-ኤራ ኤላማውያንን ከዑር አስወጣቸውና የሱመርና አካድ ላዕላይነት ያዘ። ^ የእሽቢ-ኤራ ዓመት ስሞች"} {"id": "47584", "contents": "ሂሮሂቶ (ጃፓንኛ፦ 裕仁) ወይም ንጉሥ ሾዋ (ጃፓንኛ፦ 昭和天皇 1893-1981 ዓም) ከ1919 እስከ 1981 ዓም ድረስ የጃፓን ንጉሥ ነበሩ። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "47650", "contents": "ኮክ (ሮማይስጥ ስም፦ Prunus Persica) የዛፍ አይነትና ከዚህ ዛፍ የመጣው ጣፋጭ ፍራፍሬ ነው። ኔክታሪን (የወለላ ኮክ) የኮክ ልዩ አይነት ነው። ከኮክ እራሱ ጭምር፣ በሰፊው ኮክ ወገን ውስጥ አልመንድ፣ የፈረንጅ እንኮይ፣ የባሕር ኮክ፣ ቼሪ፣ እና ጥቁር እንጨት አሉ።"} {"id": "45958", "contents": "2016 አመተ ምኅረት፦"} {"id": "48706", "contents": "አመዳይ ነብር በእስያ ውስጥ የሚገኝ አጥቢ እንስሳ ነው። አመዳይ ነብር በድመት አስተኔ ውስጥ ከግስላዎች ወገን ናቸው። በተለይ በእስያ የሚገኘው የነብር ቅርብ ዘመድ ነው።"} {"id": "37690", "contents": "ኦሶርኖ ላ ማዮር (እስፓንኛ፦ Osorno la Mayor) የእስፓንያ ከተማ ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "6990", "contents": "1 January 679 - 1 September 679 እ.ኤ.ኣ. = 671 ዓ.ም. 2 September 679 - 31 December 679 እ.ኤ.ኣ. = 672 ዓ.ም."} {"id": "48796", "contents": "ዳቦ በዓለም ዙሪያ በሊጥ የሚሠራ የሚጋገር ምግብ አይነት ነው። ሊጡም የሚሠራው ከዱቄትና ውሃ ነው። ለብዙ አይነት ዳቦ እንዲስፋፋ እርሾ ይጨመራል። በኢትዮጵያም ብዙ ልዩ ልዩ የዳቦ አይነቶች አሉ።"} {"id": "3540", "contents": "ደገሃቡር በኢትዮጵያ የሶማሌ ክልል ከተማ ሲሆን በደገሃቡር ዞንና በደገሃቡር ወረዳ ይገኛል። በ1998 ማዕከላዊ የስታትስቲክስ ባለስልጣን እንደተመነው የ42,815 ሰው መኖሪያ ሲሆን ከነሱም 22,670 ወንዶችና 20,145 ሴቶች ይገኙበታል።የከተማው አቀማመጥ በ8°13′ ሰሜን ኬክሮስ እና 43°33′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ነው። ^ ማዕከላዊ የስታትስቲክስ ባለስልጣን, population.pdf"} {"id": "3570", "contents": "1911 አመተ ምኅረት ጥቅምት 18 ቀን - ለ300 ዓመታት በኦስትሪያ-ሁንጋሪያ ሥር የነበረችው ቼኮስሎቫኪያ ነጻነቷን ተቀዳጀች። ጥቅምት 30 ቀን - የጀርመን ቄሳር ዳግማዊ ዊልሄልም ከዙፋናቸው እንደሚወርዱ ይፋ አደረጉ። ኅዳር 2 ቀን - ከአራት ዓመት ጦርነት በኋላ የአንደኛው የዓለም ጦርነት በአንድ በኩል ጀርመን በሌላ በኩል ተቃዋሚዎቿ አባር አገሮች በስምምነትና በፊርማ ውጊያው ከጧቱ አምስት ሰዐት ላይ እንዲያቆም ተስማሙ። ፖሎኝም ነጻነቱን አዋጀ። ኅዳር 3 ቀን - ኦስትሪያ ሪፑብሊክ ሆነች። ኅዳር 5 ቀን - ቼኮዝሎቫኪያ ሪፑብሊክ ሆነች። ኅዳር 9 ቀን - ላትቪያ ነጻነቱን አዋጀ። ኅዳር 22 ቀን - አይስላንድ ከዴንማርክ ነጻነት አገኘ። ጥር 13 ቀን - አየርላንድ ነጻነት ከዩናይትድ ኪንግደም አዋጀ። ጳጉሜ 5 ቀን - በሳንዠርመን ውል ዩጎስላቪያ፣ ሃንጋሪና ቸኮስሎቫኪያ ከኦስትሪያ ነጻነታቸውን በይፋ አገኙ። የፕሬስቡርግ ከተማ ስም ወደ ብራቲስላቫ ተቀየረ። (አሁን የስሎቫኪያ ዋና ከተማ ነው) ከ20 ዓመታት አድካሚ ስራ በኋላ፣ የኢትዮ-ጅቡቲ ምድር ባቡር ተሰርቶ ተመርቋል። ታኅሣሥ 2 ቀን - አሌክሳንደር ሶልዤኒትሲን"} {"id": "49276", "contents": "ባን ኪ-ሙን (1936 ዓም ደቡብ ኮርያ ተወለዱ) ከ1999 እስከ 2009 ዓም ድረስ ስምንተኛው የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዋና ጸሐፊ ሆኑ። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "6558", "contents": "1 January 893 - 1 September 893 እ.ኤ.ኣ. = 885 ዓ.ም. 2 September 893 - 31 December 893 እ.ኤ.ኣ. = 886 ዓ.ም."} {"id": "6570", "contents": "1 January 887 - 2 September 887 እ.ኤ.ኣ. = 879 ዓ.ም. 3 September 887 - 31 December 887 እ.ኤ.ኣ. = 880 ዓ.ም."} {"id": "7122", "contents": "1 January 613 - 31 August 613 እ.ኤ.ኣ. = 605 ዓ.ም. 1 September 613 - 31 December 613 እ.ኤ.ኣ. = 606 ዓ.ም."} {"id": "7422", "contents": "1 January 467 - 30 August 467 እ.ኤ.ኣ. = 459 ዓ.ም. 31 August 467 - 31 December 467 እ.ኤ.ኣ. = 460 ዓ.ም."} {"id": "7446", "contents": "1 January 455 - 30 August 455 እ.ኤ.ኣ. = 447 ዓ.ም. 31 August 455 - 31 December 455 እ.ኤ.ኣ. = 448 ዓ.ም."} {"id": "7464", "contents": "1 January 446 - 29 August 446 እ.ኤ.ኣ. = 438 ዓ.ም. 30 August 446 - 31 December 446 እ.ኤ.ኣ. = 439 ዓ.ም."} {"id": "4338", "contents": "1 January 212 - 28 August 212 እ.ኤ.ኣ. = 204 ዓ.ም. 29 August 212 - 31 December 212 እ.ኤ.ኣ. = 205 ዓ.ም."} {"id": "4374", "contents": "1 January 1983 - 11 September 1983 እ.ኤ.ኣ. = 1975 ዓ.ም. 12 September 1983 - 31 December 1983 እ.ኤ.ኣ. = 1976 ዓ.ም."} {"id": "4434", "contents": "1 January 1945 - 10 September 1945 እ.ኤ.ኣ. = 1937 ዓ.ም. 11 September 1945 - 31 December 1945 እ.ኤ.ኣ. = 1938 ዓ.ም."} {"id": "7506", "contents": "1 January 425 - 29 August 425 እ.ኤ.ኣ. = 417 ዓ.ም. 30 August 425 - 31 December 425 እ.ኤ.ኣ. = 418 ዓ.ም."} {"id": "15270", "contents": "ልፋ ያለው አንድ እንጨት ያስራል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "51016", "contents": "ጳጉሜን የተባለችው 13ኛዋ ወር በፅርእ ኤፓጉሜኔ ስትባል ሊቃውንት ተረፍ ይሏታል። የጳጉሜን አመጣጥ ስናይ በቀደምት ኢትዮጵያውያን ሊቃውንት ጥልቅ ጥናት 1 እለት = 24 ሰአት ከ52 ካልኢት ከ31 ሳልሲት ነው። ይህን ለማወቅ:- 52 ካልኢት ስንት ነው? በዚህ ስሌት 1 ካልኢት = 24 ሴኮንድ ነው። ስለዚህ 52ቱ ካልኢቶች 1248 ሴኮንድ ነው።(24X52=1248) =20 ደቂቃ ከ48 ሴኮንድ 31 ሳልሲት ደግሞ 1 ሴኮንድ 2.5 ሳልሲት ስለሆነ =31/2.5 =12.4 ሴኮንድ ባጠቃላይ 20 ደቂቃ + 48 ሴኮንድ + 12.4 ሴኮንድ =20 ደቂቃ + 60.4 ሴኮንድ =21 ደቂቃ ከ0.4 ሴኮንድ ስለዚህ ይህንን ትርፍ ስንደምር ጳጉሜን 5፣6 እና 7ን ይሰጣል"} {"id": "51268", "contents": "ብንንግብ ግልግብልንግ. ክልግልልንግ ልፕጎድሽል ግልንግነንንግ ብብሽችብዥ ምሳምካዥብብብብ"} {"id": "16776", "contents": "ጡብ የግንብ ወይም ሲራሚክ ስሪት ሲሆን የሚያገለግለውም እንደ ግንብ ያሉ መዋቅሮችን ለመገንባት ነው።"} {"id": "16008", "contents": "ሸማኔ ድውሩን ባለስልጣን ክብሩን የአማርኛ ምሳሌ ነው። ይንከባከባሉ"} {"id": "17016", "contents": "ክላርኔት ዘመናዊ የትንፋሽ የሙዚቃ መሣሪያ ነው። የዚህ መሣሪያ ስያሜ የመጣው et ከምትለው የመጨረሻ ቅጥያ (ትርጉሟ ትንሽ ማለት ነው።) ጋር clarino የሚለውን የጣልያንኛ ቃል (ትርጉሙ ትራምፔት ማለት ነው።) ጋር በማያያዝ ትንሽ ትራምፔት የሚል ትርጉም በመስጠት ነው። ይህ መሣሪያ እንደ [[ሳክሶፎን ሁሉ ባለነጠላ መንፊያ አለው። መሣሪያውን ለመጫወት በመንፊያው ለተፈለገው የድምፅ መጠን የሚመጥን አየር በማስገባት እና በእጅ ጣቶች መሳሪያው ወገብ ላይ ያሉትን ቁልፎች በመጫን የሚወጣውን ድምፅ ውፍረት እና ቅጥነት መመጠን ይቻላል። የክላርኔት ዋና ዋና ክፍሎች ድረም (ከበሮ) ፒያኖ ሳክሶፎን ትራምፔት ጊታር The International Clarinet Association Comprehensive list of clarinets The-Clarinets.net - Comprehensive clarinet info-site, non-commercial Clarinet acoustics Comprehensive list of fingerings for Kinderklarinettes and Boehm-, Albert-, and Oehler-system clarinets UNM List of Clarinet Repertoire Clarinets in the Edinburgh University Collection of Historic Musical Instruments Clarinet Fingering Chart Interactive Clarinet Fingering Trainer (ይህ ባሕል ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "13236", "contents": "እጅ ባለ ብዙ ጣት የሰውነት አካል ሲሆን የሚገኘውም በዝንጀሮ እና ሰው ዝርያዎች እንዲሁም በሌሎች የጀርባ አጥንት ያላቸው እንስሳት ክንድ መጨረሻ ላይ ነው። እጆች የተለያዩ ድርጊቶችን ለማከናወን የሚጠቅሙ ቀዳሚ አካላቶች ናቸው። ከነዚህም ውስጥ ለማንሳት፣ ለመግፋት፣ ለመሳብ፣ ወዘተ.። እንደ ዓይን፤ እግር እና ሌሎች አካላቶች እጅም በአአምሮ የሚታዘዝ አካል ነው። ጆሮ ዓይን አፍ ጥርስ አፍንጫ እግር ቆዳ ጸጉር በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ hands የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ። (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "16512", "contents": "ቀላጅ የሰይጣን ወዳጅ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "13380", "contents": "ካርቦን ክልቶኦክሳይድ ወይም ካርቦን ዳይኦክሳይድ (ኬሚካዊ ቀመሩ CO2) የሁለት ኦክስጅን አቶሞች ከአንድ የካርቦን አቶም ጋር በጥንድ አጸግብሮት የሚፈጥሩት የኬሚካል ውህድ ሲሆን በመደበኛ መጠነ ሙቀት የጋዝ ሁነት አለው። ይህ ጋዝ በመሬት ከባቢ አየር ውስጥ ይገኛል። [[መደብ:ውሑዶች"} {"id": "13410", "contents": "በርትራንድ ሩስል (Bertrand Arthur William Russell ) (1872 – 1970) በስነ አምክንዮአዊ ሂሳብና በፍታሃታዊ ፍልስፍና ጥናት እውቅናን ያገኘ የ20ኛው ክፍለዘመን እንግሊዛዊ ፈላስፋ፣ ስነ አምክንዮ አዋቂ እና አጠቃላይ ትችት ጸሃፊ ነበር። ከሚታወቅባቸው የጥናት ውጤቶቹ መካከል፣ ማንኛውም ሂሳብ ወደ ስነ-አምክንዮ መለወጥ ይችላል በማለቱ፣ የጀርመኑን ፍሬገ ስነ አምክንዮ ስልት በማጥራት እንዲሁም ለኒውራል አንድዮሽ (አለም ከአንድ ነገር ብቻ ተሰርታ ስታበቃ ይህ አንድ ነገር ሙሉ ለሙሉ ምናባዊ ወይም ደግሞ ሙሉ ለሙሉ ተጨባጭ አይደለም) ጥብቅና በመቆም...ወዘተ ይታወቃል።"} {"id": "13674", "contents": "ርብቃ ሰለሞን የኢትዮጵያ ታዋቂ ዘፋኝ ስትሆን ብዙ ዘመናዊ የሙዚቃ ስራወችን በማቅረብ ትታወቃለች።"} {"id": "13698", "contents": "ሐይልየ ታደሰ የኢትዮጵያ ታዋቂ ዘፋኝ ሲሆን ብዙ ዘመናዊ የሙዚቃ ስራወችን በማቅረብ ይታወቃል። አንቺን ይዞ (1999) ሁሌ ሁሌ (2003) ፍቅር (2012) በዘመኔ (2017)"} {"id": "18360", "contents": "መጽሐፈ ዕዝራ ጦቢት በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተከርስቲያን መጽሐፍ ቅዱስ ከብሉይ መጻሕፍት የሚፈረጅ ነው። ለማንበብ እታች ይጫኑ።"} {"id": "18366", "contents": "መጽሐፈ ሲራክ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተከርስቲያን መጽሐፍ ቅዱስ ከብሉይ መጻሕፍት የሚፈረጅ ነው። ለማንበብ እታች ይጫኑ። «እግዚአብሔር መድኃኒትን ከምድር ፈጥሯልና አዋቂ ሰው ባለ መድኃኒትን አይንቀውም። ታምራቱን ያወቁ ዘንድ ውሃ በእንጨት የጣፈጠ አይደለምን? በታምራቱ ይከበሩ ዘንድ እግዚአብሔር ለሰዎች ጥበብን ሰጣቸው። በመድኃኒቱ ያድናቸዋል በሽታቸውንም ያርቅላቸዋል። በሚያድኑ ገንዘብ ከነሳቸው መድኃኒት ያደርጋሉ እሱም ለሀገር ፍቅርን ያመጣል።» ፴፰፡፬-፰። እግዚአብሐር ፈጠረ ሥራያተ እምነ ምድር ወብእሲሰ ጠቢብ ኢይሜንኖ። አኮኑ ብዕፅ ጥዕመ ማይ ከመ ያእምሩ ኅይሎ። ወውእቱ ወሀቦሙ ለእጓለ እምሕያው ጥበበ፤ ከመ ይከበሩ በሰብሐቲሁ። ወቦቱ ይፌውሶሙ ወያሴስል ኲሎ ሕማሞሙ። እምውስቴቱ ይገብሩ ሥራያተ በዘ ይፌውሱ ወውእቱ ያመጽእ ስላመ ለብሔር።"} {"id": "13794", "contents": "ነሐሴ ፫፦ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፫፻፴፫ ኛው ዕለት ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በዘመነ ዮሐንስ ፴፫ ዕለታት ሲቀሩ፤ በዘመነ ማቴዎስ፤ ማርቆስ እና ሉቃስ ደግሞ ፴፪ ዕለታት ይቀራሉ። ፲፪፻፵፭ ዓ/ም - የዛግዌ መንግሥትን በአቡነ ተክለ ኃይማኖት አስታራቂነት ካስፈጸሙ በኋላ ዓፄ ይኩኖ አምላክ ፻፷፫ኛው የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት ሆነው ነገሡ። ፳፻፩ ዓ/ም - ጥቁር አሜሪካዊው ሙዚቀኛና ተዋናይ አይዛክ ሄይስ በዚህ ዕለት አረፈ። (እንግሊዝኛ) http://en.wikipedia.org/wiki/August 9 ^ \"የኢትዮጵያ ታሪክ ፥ ከንግሥተ ሳባ እስከ ታላቁ የአድዋ ድል\"፣ ብላቴን ጌታ ኅሩይ ወልደሥላሴ፣ ገጽ ፴፫ እስከ ፴፱"} {"id": "14892", "contents": "ለቀበጠች አማት ሲሶ በትር አላት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "14898", "contents": "ለቁንጫ መላላጫ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "1950", "contents": "አዶልፍ ሂትለር (ጀርመንኛ: Adolf Hitler አዶልፍ ሂትለ) እ.አ.አ. ከ1933 ጀምሮ የጀርመን ቻንስለር እንዲሁም ከ1934 ጀምሮ ደግሞ የጀርመን መሪም (Führer) ጭምር የነበረ ሰው ነው። ሂትለር በሚያዝያ 13 ቀን 1881 ዓ.ም. (20 አፕሪይል 1889 እ.ኤ.አ.) በዛሬይቷ ኦስትሪያ ተወለደ። በሚያዝያ 22 ቀን 1937 ዓ.ም. (30 አፕሪይል 1945 እ.ኤ.አ.) በርሊን ውስጥ ከአንድ ቀን በፊት ካገባት ሚስቱ ኤቫ ብራውን ጋር የራሱን ህይወት አጠፋ። በ1925 ዓ.ም. መጀመርያ የሂትለር ናዚ ወገን ከጓደኞቹ ወገን ጋር በራይክስታግ ምክር ቤት ትብብር መንግሥት ለመሥራት በቂ መንበሮች አልነበራቸውም። ተቃራኒዎቻቸው የኰሙኒስት ወገን 17% መንበሮች ስለ ነበራቸው የሂትለር ወገኖች የድምጽ ብዛት ሊያገኙ አልተቻላቸውም ነበር። በዚያው ዓመት ግን ከምርጫው ትንሽ በፊት የራይክስታግ ሕንጻ በእሳት ተቃጠለ። ይህ የኰሙኒስቶች ሥራ ነው ብለው የሂትለር ወገን ኰሙኒስት ፓርቲ ቶሎ እንዲከለከል አደረጉ። ስለዚህ ከምርጫው በኋላ የኰሙኒስትን መንበሮች ስለ አጡ የሂትለርም ወገኖች አሁን ከ50% መንበሮች በላይ ስላገኙ፣ የትብብር መንግሥት ሠሩና ወዲያው በድንጋጌ አቶ ሂትለር ባለሙሉ ሥልጣን አደረጉት። ሂትለር የጻፈው የርዮተ አለሙ ጽሑፍ «የኔ ትግል» (Mein Kampf) ሟርት ብቻ ነው። ለመጥቀስ ያህል፦ «ትኩረቴ ወደ አይሁዶች ስለ ተሳበ፣ ቪየናን ከበፊት በሌላ ብርሃን ለማየት ጀመርኩ። በሄድኩበት ሁሉ አይሁዶችን አየሁዋቸው፤ በብዛትም እያየኋቸው፣ ከሌሎች ሰዎች ፈጽሞ እንድለያቸው ጀመርኩ።»..."} {"id": "19368", "contents": "ስልጢኛ በኢትዮጵያ የሚነገር ቋንቋ ሲሆን የሴማዊ ቋንቋዎች አባል ነው። የቋንቋው መጠሪያ ስልጢኛ በመባል ሲጠራ ስያሜውን ያገኘውም ከብሄረሰቡ ስም “ስልጤ” ከሚለው ነው።”ስልጤ” በዞኑ በሚገኙ በዋነኛነት አምስት ማኅበረሰቦች ማለትም ስልጢ:መልጋ:ሁልባረግ:አዘርነት በርበሬና አልቾውሪሮ የጋራ መጠሪያ ነው። በማኅበረሰቦቹ በታሪክ: በማኅበራዊ ኑሮ :በባህል: በቋንቋና በሀይማኖት እንዲሁ ተመሳሳይ ናቸው የስያሜውን መነሻ በተመለከተ የተለያዩ መረጃዎች ያሉ ሲሆን ስያሜውን ያገኘው ከሀጂ አሊዬ 5ተኛ ልጅ ከሆኑት ገን- ስልጤ አልያም ሱልጣኔት ከሚለው አረብ ኢስላማዊ መንግስት ጥንታዊነት እንዲሁም ነባር ኢስላማዊ መንግስታትና ማኅበረሰቦች የታሪክ ወራሽነትንበማሰብ ነው የሚለው በስፋት ይገለፃል::☞ስልጢኛ ቋንቋ ከሴማዊያን ቤተሰቦች ይመደባል .. ቋንቋው በስፋት ከሀረሪኛና የዛይ ቋንቋ ጋር በጣም ሲመሳሰል በበርካታ የቃላት ትርጉዋሜ ደረጃ ከአረብኛ: አማርኛ ትግርኛ አርጎቢኛና ኦሮምኛ ጋርም ይገናኛል:: ሌላው ስልጤ የምትጠራባቸው ተጨማሪ ስም “እስላም“ ተብሎሲጠራ ፡ ቋንቋውም”እስላምኛ” በመባል በደቡብ ክፍል እስከ ዛሬ ይታወቃል ።በሰሜኑ የሀገራችን ህብረተሰብ ዘንድ ስልጤ ‘ ጉራጌ` ተብሎ የሚታወቅ ቢሆንም ስልጤ የራሱን ዞን ከመሰረተ ጀምሮ ይህ መጠሪያ ስሙ ላይመለስ ቀርቶዎል።ስልጢኛ ከ6ዐ ዓመት በፊት የአረብኛ ፊደልን በመጠቀም ለጽሑፍ የዋለ ቋንቋ ቢሆንም ከ1967 ዓ/ም ጀምሮ ልዩ ልዩ አዋጆች እና የመሰረተ ትምህርት ማስተማሪያ መጽሐፍት የሳባ ፊደልን በመጠቀም በቋንቋው ተተርጉመዋል፡፡ ከ1987 ዓ/ም ጀምሮ የ1ኛ ደረጃ የመጀመሪያ ሣይክል የመማሪያ መጽሐፍት በቋንቋው ተዘጋጅተዋል፡፡ በአሁኑ ሰዓት የትምህርት ቋንቋ ሆኖ በማገልገል ላይ ይገኛል፡፡ እንደዚሁም የሣባ ፊደልን በመጠቀም የመማሪያ መጽሐፍት፣ የስልጢኛ መዝገበ ቃላት፣ የስልጤ ሕዝብ ታሪክ እና ሌሎች መጽሀፍቶች በቋንቋው ተጽፈው አገልግሎት እየሠጡ መሆናቸው ቋንቋው በማደግ ላይ ያለ ስለመሆኑ የሚገልፁ እውነታዎች ናቸው፡፡ https://am.wiktionary.org/wiki/Wiktionary:ጉራግኛ_ሷዴሽ - የወላኔኛ ስልጤኛ ቃላት በውክሽኔሪ (ይህ ቋንቋ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "22080", "contents": "ድሀ በሽታ አያውቅም ሀብታም ጤና የለውም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ድሀ በሽታ አያውቅም ሀብታም ጤና የለውም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21642", "contents": "ያልበሉት እዳ ያልጠሩት እንግዳ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልበሉት እዳ ያልጠሩት እንግዳ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "19884", "contents": "ታልጠገቡ አይዘሉ ካልዘለሉ አይሰበሩ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ማስጠንቀቂያ ተረትና ምሳሌ። ብዙ አትዝለል፣ ብዙ አትጥገብ ይመስላል።"} {"id": "20058", "contents": "ደብረ ፀሐይ ቍስቋም ማርያም ከጎንደር ከተማ በስተ ስሜን ምዕራብ ወጣ ብሎ በሚገኘው በደብረ ፀሐይ ቁስቋም የተሰራ ቤተክርስቲያን ነው። ደብረ ፀሓይ ቁስቋም በእቴጌ ምንትዋብ፣ ከ1725 ዓ.ም. እስከ በ1738ዓ.ም. ተገንብቶ የተጠናቀቀ ሲሆን በጊዜው 360 መስታዎቶች የነበሩት፣ በቀይና ሰማያዊ ሃር አልባሳት ያሸበረቀ፣ እንደ ደብረ ብርሃን ስላሴ በጥሩ ኪነት የተዘጋጀ፣ ከወርቅና ከብር የተሰሩ የቤተ ክርስቲያን ማገልገያወች የነበሩት፣ በጊዜው የተደነቀ ቤተ ክርስቲያን ነበር። ደብረ ፀሐይ በተመሰረተበት ዘመን የራሱ ጉልት የነበረው ሲሆን ይኼውም በእብናት፣ በለሳ እና አርማጭሆ ተሰባጥሮ ይገኝ ነበር፤ ስለሆነም 260 ቀሳውስትን በስሩ ያስተዳድር ነበር፡፡ ከህንጻ ይዘቱ አንጻር በዚሁ ዘመን በምንትዋብ ከተገነባው ናርጋ ስላሴ ጋር ይመሳስል እንደንበር ግንዛቤ አለ። የቁስቋም ግቢ ሦስት ጊዜ ጉዳት ደርሶበታል። በመጀመሪያ በ1858፣ ዓፄ ቴዎድሮስ መቅደላ ሊያሰሩት ላሰቡት ቤተ ክርስቲያን ከቤተክርስቲያኑ የተለያዩ ንዋያትን መውሰዳቸው ነበር። ሁለተኛው ጉዳት የደረሰው በ1870ወች፣ ደርቡሾች ግቢውን በእሳት በማጋየት ያደረሱት ዋናው ጉዳት ነበር። በዚህ ቃጠሎ ቁስቋም ማርያም ሊፈርስ ችሏል። ቤተክርስቲያኑ አሁን የያዘውን ቅርጽ ያገኘው በጣሊያኖች ጊዜ ሲሆን ያሁኑ መልኩ ከድሮው እጅግ ይለያል። የእቴጌ ምንትዋብ፣ የልጇ ዳግማዊ እያሱ እና ልጅ ልጇ እዮዋስ አጥንቶች በመስታዎት ሳጥን ሆነው በዚህ ቤተክርስቲያን ይገኛሉ። ከእሳት የተረፉ የእቴጌ ምንትዋብ መገልገያዎች አሁን ድረስ በቤተክርስቲያኑ ይገኛሉ። 1 2 3 4 5 6 7 8 9 11 ^ Monti, Augsto,I castelli di Gondar , Societa Italiana Arti Grafiche Editrice, Rome 1938"} {"id": "20112", "contents": "ቶሎ ቶሎ ቢቆጡ አብረው አይቀመጡ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22290", "contents": "ካንቺ የተሻለች ሴት ባላገኝ ሌላ እንዳታገቢ ጠብቂኝ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ካንቺ የተሻለች ሴት ባላገኝ ሌላ እንዳታገቢ ጠብቂኝ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "44646", "contents": "ድረስደን (ጀርመንኛ፦ Dresden) የጀርመን ዛክሰን ከተማ ነው። የሕዝቡ ቁጥር 525,105 ያህል ነው።"} {"id": "44766", "contents": "ሰባስቲያን ኮአቴስ ንዮን (መስከረም ፳፯ ቀን ፲፱፻፹፫ ዓ.ም. ተወለደ) ኡራጓያዊ እግር ኳስ ተጫዋች ነው። ለሊቨርፑል ክለብ የሚጫወት ሲሆን የኡራጓይ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድን አባል ነው። ^ (እንግሊዝኛ) \"Clubs submit retained and released lists\". Premier League. ግንቦት ፴ ቀን ፳፻፭ ዓ.ም.. http://www.premierleague.com/en-gb/news/news/2013-14/jun/premier-league-clubs-submit-retained-and-released-lists.html በሐምሌ ፲፯ ቀን ፳፻፭ ዓ.ም. የተቃኘ.  ^ (እንግሊዝኛ) Kerr, Chris. \"Player Profile\". LFC.TV. በ2013-01-28 የተወሰደ. (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "47316", "contents": "ፑንታ አሬናስ (እስፓንኛ፦ Punta Arenas) የቺሌ ከተማ."} {"id": "45096", "contents": "ጅብራልታር በእስፓንያ ደቡብ ጫፍ የሚገኝ የዩናይትድ ኪንግደም ባህር ማዶ ግዛት ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "45276", "contents": "ስነቃል በመነገር በመተረት ወይም በመዘም በተወሰኑ ማህበራዌ አጋታሜወች ላይ የሜከወን ቃላዌ ፈተራ ሴሆን የአንድን ማህበረሰብ ባህል ወግና ልማድ እንዴሁም ታሬክ ማስተላለፌያና ልዩልዩ ክስተቶችን እና የህይወት መልኮች መገለጫ ኬነጥበብ ነው።"} {"id": "4955", "contents": "1 January 1685 - 7 September 1685 እ.ኤ.ኣ. = 1677 ዓ.ም. 8 September 1685 - 31 December 1685 እ.ኤ.ኣ. = 1678 ዓ.ም."} {"id": "1697", "contents": "ረቡዕ (ወይም ሮብ) የሳምንቱ 4ኛ ቀን ሲሆን፦ ከማክሰኞ በሁዋላ ከሐሙስ በፊት ይገኛል።"} {"id": "5105", "contents": "1 January 1610 - 7 September 1610 እ.ኤ.ኣ. = 1602 ዓ.ም. 8 September 1610 - 31 December 1610 እ.ኤ.ኣ. = 1603 ዓ.ም."} {"id": "5333", "contents": "1 January 1497 - 6 September 1497 እ.ኤ.ኣ. = 1489 ዓ.ም. 7 September 1497 - 31 December 1497 እ.ኤ.ኣ. = 1490 ዓ.ም."} {"id": "5345", "contents": "1 January 1491 - 7 September 1491 እ.ኤ.ኣ. = 1483 ዓ.ም. 8 September 1491 - 31 December 1491 እ.ኤ.ኣ. = 1484 ዓ.ም."} {"id": "5765", "contents": "1 January 1284 - 4 September 1284 እ.ኤ.ኣ. = 1276 ዓ.ም. 5 September 1284 - 31 December 1284 እ.ኤ.ኣ. = 1277 ዓ.ም."} {"id": "5663", "contents": "1 January 1335 - 6 September 1335 እ.ኤ.ኣ. = 1327 ዓ.ም. 7 September 1335 - 31 December 1335 እ.ኤ.ኣ. = 1328 ዓ.ም."} {"id": "5681", "contents": "1 January 1326 - 5 September 1326 እ.ኤ.ኣ. = 1318 ዓ.ም. 6 September 1326 - 31 December 1326 እ.ኤ.ኣ. = 1319 ዓ.ም."} {"id": "5687", "contents": "1 January 1323 - 6 September 1323 እ.ኤ.ኣ. = 1315 ዓ.ም. 7 September 1323 - 31 December 1323 እ.ኤ.ኣ. = 1316 ዓ.ም."} {"id": "4619", "contents": "1 January 1852 - 9 September 1852 እ.ኤ.ኣ. = 1844 ዓ.ም. 10 September 1852 - 31 December 1852 እ.ኤ.ኣ. = 1845 ዓ.ም."} {"id": "6071", "contents": "1 January 1131 - 5 September 1131 እ.ኤ.ኣ. = 1123 ዓ.ም. 6 September 1131 - 31 December 1131 እ.ኤ.ኣ. = 1124 ዓ.ም."} {"id": "2843", "contents": "በኮምፒውተር ፍርገማ (ፕሮግራሚንግ) ዘርፍ ቤሲክ (BASIC) የሚሰኘው የከፍተኛ ደረጃ ፍርገማ ቋንቋዎችን የሚያዝል ቤተሰብ ነው። የቃሉም ትርጉም 'መሰረታዊ' ወይም 'ቀላል' ቢሆን የተሰየመው ግን ከእንግሊዝኛው Beginner's All-purpose Symbolic Instruction Code አኅጽሮተ ቃል ነበረ። ይህም ማለት \"የጀማሪዎች ሙሉ-ምክንያት ምልክታዊ ትምህርታዊ ኮድ\" የሚያሕል ነው። ቤሲክ መጀመሪያ በ1963 እ.ኤ.አ. ከኮምፒውተር ዘርፍ ውጭ የሚያጥኑ ተማሪዎች ኮምፒውተሮች ይጠቀሙ ዘንድ ጆን ጆርጅ ኬሜኒና ቶማስ ዩጂን ኩርትዝ አበጅተው በዳርትመስ ከሌጅ አቀረቡት። በጊዜው እያንዳንዱ ኮምፒውተር ሌሱ የሚሆን ሶፍትዌር መጻፍ ይጠይቅ በነበረበት ሁኔታ በሳይንስና በሂሳብ የተሰማሩ ሰዎች ብቻ የመስራት ዝንባሌ ነበሯቸው። ቤሲክ በሰማኒያዎቹ (እ.ኤ.አ.) በቤት ኮምፒውተሮች የተሰራጨ ሲሆን፥ ዛሬም በአንዳንድ በጣም በተለወጡ ቋንቋዎች አማካኝነት ተጠቃሚዎች አሉት። ክ1960ዎቹ (እ.ኤ.አ.) አመታት መሃክል በፊት ኮምፒተሮች በጣም ውድና ለተወሰኑ አላማ ባላችው ስራሞች ላይ የተወሰኑ መሳሪያዎች ነበሩ። ቀላል የባች ሂደቶች (batch processing) አይነቶችን በመጥቀም በአንድ ጊዜ አንድ ስራ ብቻ ይሰሩ ነበር። በ1960ዎቹ ውስጥ የኮምፒውትር ዋጋ የትንንሽ ድርጅቶት የግዢ አቅም እስከሚፈቅደው ድረስ አሽቆለቆል። ፍትነታቸውም ክመጨመሩ የተነሳ የለስሯ የሚቀመጡበት ጊዜ ይበዛ ጀመር። የዘመኑ የፕሮግራም ቋንቋዎች አሰራር ልክ እንደ ማሽኖቹ ለተውሰኑ ሰራዎች የታለሙ (እንደ ሳይንስ ነቅ ፎርሙላዎች ወይም የጽሁፍ ሰሌዳዎች) ነበሩ። እነዚህ ባንድ ስራ የተወሰኑ ማሽኖች በመወደዳቸው፥ የቋንቋዎቹ የአሰራር ፍጥነት ከሁሉም ግጽታዎች የላቀ ወሳኝነት ነበረው። ባብዛኛው እነዚህን ቋንቋዎች መጠቀም አስቸጋሪና ሥርአት አገባችው (syntax) በጣም የተለያየ ነበር። በዚህ ጊዜ ነው የጊዜ መጋራት (time sharing) ሃሳብ ተቀባይነት እያገኘ የመጣው። በዚህ ሲስተም ስር የዋና ማሽን የስራ አቅም ይከፋፈልና እያንዳንዱ ተጠቃሚ በየተራው አነስተኛ ጊዜ ይሰጠዋል። እነዚህ ማሽኖች በቂ ፍጥነት ስለነበራቸው አብዛኛው ተጠቃሚ ለራሱ አንድ ማሽን የተመደበለት ያስመስሉት ነበር። በቴዎሪ ደረጃ የጊዜ መጋሯት ለኮምፒውትር የሚወጣውን ወጪ በእጭጉ ቅንሰዋል:: በመቶ ለሚቆጠሩ ተጠቃሚዎች አንድ ማሺን ይበቃ ስለነበር። ... ... ..."} {"id": "6665", "contents": "1 January 841 - 1 September 841 እ.ኤ.ኣ. = 833 ዓ.ም. 2 September 841 - 31 December 841 እ.ኤ.ኣ. = 834 ዓ.ም."} {"id": "6671", "contents": "1 January 838 - 1 September 838 እ.ኤ.ኣ. = 830 ዓ.ም. 2 September 838 - 31 December 838 እ.ኤ.ኣ. = 831 ዓ.ም."} {"id": "3323", "contents": "አበሳሰል (ፈረንሳይኛ፦ cuisine /ኲዚን/) የምግብ አዘገጃጀት ሙያንና ጥበብን የሚያካትት መደብ ነው። በባልትና ሰፋ ባለው ትርጉሙ ደግሞ ከቅመምና ንጥረ ነገር አመራረጥና አዘገጃጀት አንስቶ እንደ እቃ አጠቃቀምና የምግቡ አቀራረብ ሙያ ሊያካተት ይችላል። የመጠጦችም አጠማመቅ ዘዴዎች የገበታ ማበጃጀትም አብረው ሊታዩ ይችላሉ። የባልተና ሙያ አይነቶች ከአንድ አገር ባህል ጋርና የእርሻ ለምዶች ጋር ስለሚያያዝ በአለም ላይ የአበሳሰል ስልቶች በጣም የተለያዩ ናችው። የኢትዮጵያ ባልትና የጣሊያን ባልትና የህንድ ባልትና (ይህ ባሕል ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "3407", "contents": ""} {"id": "3485", "contents": "1945 አመተ ምኅረት መስከረም 8 ቀን - የሶቭየት ኅብረት ለጃፓን ዕጩነት በተመድ ውስጥ እምቢ አለች። መስከረም 28 ቀን - በ3 ባቡሮች ግጭት አድጋ በእንግሊዝ 112 ሰዎች ጠፉ። ጥቅምት 10 ቀን - በብሪታንያ ቅኝ ግዛት፣ ኬንያ ውስጥ ለነጻነት ይካሄድ የነበረውን የማው ማው ትግልን ለማክሸፍ በሚል ምክንያት የግዛቷ ዋና አስተዳዳሪ የነበረው ኤቨሊን ቤሪንግ “አደገኛና አስቸኳይ ሁኔታ” አውጆ የሽብሩ መሪዎች የነበሩትን እነጆሞ ኬንያታን በእሥራት ቁጥጥር አዋለ። ጥቅምት 22 ቀን - አመሪካ መጀመርያ ሃይድሮጀን ቦምብ ፈተና በሰላማዊ ውቅያኖስ ላይ አደረገ። ጥቅምት 25 ቀን - ድዋይት አይዘንሃወር የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ምርጫ አሸነፉ። (ጥር 12 ፕሬዚዳንት ሆኑ።) ጥር 23 ቀን - ታላቅ ጎርፍ በስሜን ባሕር 1835 ሰዎች በሆላንድና 307 በእንግሊዝ አጠፋ። የካቲት 26 ቀን - የሶቭየት ኅብረት መሪ ጆሴፍ ስታሊን ሞተ። (በሱ ፈንታ ኒኪታ ክሩሽቾቭ ተከተለ።) መጋቢት 9 ቀን - የመሬት መንቀጥቀጥ በቱርክ 250 ሰዎች አጠፋ። ግንቦት 3 ቀን - አውሎ ንፋስ በቴክሳስ 114 ሰዎች ገደለ። ግንቦት 25 ቀን - 2 ኤልሳቤጥ የእንግሊዝ ንግሥት ሆነው ዘውድ ተጫኑ። ሰኔ 1 ቀን - አውሎ ንፋስ በሚሺጋን 115 ሰዎችና በማሣቹሰትስ 94 ሰዎች ገደለ። ሰኔ 11 ቀን - ግብጽ ሬፑብሊክ ሆነ። ሐምሌ 11 ቀን - በሆንዶ ደሴት ጃፓን 1700 ሰዎች በጎርፍ ሞቱ። ሐምሌ 20 ቀን - የኮርያ ጦርነት ጨረሰ። ነሐሴ 2 ቀን - የሶቭየት ኅብረት ደግሞ ሃይድሮጀን ቦምብ እንዳላት አዋጀች። እስከ ታኅሣሥ 22 ቀን 1945 ድረስ = 1952 እ.ኤ.አ. ከታኅሣሥ 23 ቀን 1945 ጀምሮ = 1953 እ.ኤ.አ."} {"id": "3533", "contents": "አጋሮ በኢትዮጵያ የኦሮሚያ ክልል ከተማ ሲሆን በጅማ ዞንና በጎማ ወረዳ ይገኛል። አጋሮ በቡና ምርቷ የምትታወቅ ሞቅ ደመቅ የውቦች እና የደጋጎች ሕዝቦች ድንቅ ከተማ ናት:: በ1960ዎቹ መጀመሪያ ከጂማ ቀጥሎ ሌሎች በምዕራብ ኢትዮጵያ ያሉ አብዛኞቹ ከተሞች የውስጥ ለውስጥ የአስፓልት መንገድ ሳይኖራቸው አጋሮ ግን ከንጉሡ ዘመን ጀምሮ በአስፓልት ያጌጡ የውስጥ ለውስጥ መንገዶች ነበሯት:: አጋሮ በአየሯ መልካነት እና ለኪነ-ጥበብ ባላት ፍቅር በዝነኛ አርቲስቶች ተመራጭ ነበረች :: ከ1960-70ዎቹ ከድምፃውያን ጥላሁን ገሠሠ, መሐሙድ አህመድ, ብዙነሽ በቀለ, መልካሙ ተበጀ, ነዋይ ደበበ, ሐማልማል አባተ, ሃጫሉ ሁንዴሳ, ጌትሽ ማሞ እንዲሁም ሌሎችም... የሚመርጡዋት ከተማ ነበረች :: አጋሮ ከ1960-70ዎቹ መገባደጃ ከ3-4ሰው የሚይዙ ታክሲ(ላዳ) በመጠቀም ከትላልቅ ከተሞች ጎን ታሪክ ያላት ከተማ ናት አጋሮ.... በ1998 ማዕከላዊ የስታትስቲክስ ባለስልጣን እንደተመነው የ41,616 ሰው መኖሪያ ሲሆን ከነሱም 21,549 ወንዶችና 20,067 ሴቶች ይገኙበታል። እስከ 1878 ዓ.ም. ድረስ የጎማ መንግሥት ዋና ከተማ ነበረ። በሌላ ገለልተኛ ትምና ደግሞ የ28,668 ሰው መኖሪያ ተደርጎ ተገምቷል። የከተማው አቀማመጥ በ7°5′ ሰሜን ኬክሮስ እና 36°39′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ነው። 📝ኢዩኤል ጌትነት (Toni) agaro city. ^ ማዕከላዊ የስታትስቲክስ ባለስልጣን, population.pdf ^ Butler, Rhett A., 2005 population estimates for cities in Ethiopia 📚አዩኤል ጌትነት ሙላት (Toni), Agaro city"} {"id": "7655", "contents": "1 January 351 - 30 August 351 እ.ኤ.ኣ. = 343 ዓ.ም. 31 August 351 - 31 December 351 እ.ኤ.ኣ. = 344 ዓ.ም."} {"id": "7661", "contents": "1 January 348 - 29 August 348 እ.ኤ.ኣ. = 340 ዓ.ም. 30 August 348 - 31 December 348 እ.ኤ.ኣ. = 341 ዓ.ም."} {"id": "7877", "contents": "1 January 240 - 28 August 240 እ.ኤ.ኣ. = 232 ዓ.ም. 29 August 240 - 31 December 240 እ.ኤ.ኣ. = 233 ዓ.ም."} {"id": "48654", "contents": "ሮቤርት ኮኽ (ጀርመንኛ፦ Robert Koch 1836-1902 ዓም) ዝነኛ የጀርመን ሀኪምና ሳይንቲስት ነበረ። በተለይ የባክቴሪያ ጥናት መስራች ስለ መሆኑ ይታወቃል።"} {"id": "12659", "contents": "ላሞች በዋነኛነት ለማዳ የሆኑ የቤት እንስሳት ናቸው። በሮማይስጥ genus Bos ከሚባሉት ዝርያዎች እጅግ በከፍተኛ መጠን ከተስፋፉት ዋነኞቹ ናቸው። በአጠቃላይም Bos primigenius ተብለው ይጠራሉ። በአገልግሎታቸው ለርቢ፣ ለወተት ምርት፣ ለስጋ፣ ለቆዳ ውጤቶች፣ ለዘይት ምርት፣ እንዲሁም እንደ ህንድ ባሉ ሀገራት ደግሞ እንደ አምልኮ ይጠቀሙባቸዋል። በሬ የከብት ስጋ"} {"id": "12665", "contents": ""} {"id": "12725", "contents": "ጫማ የሚከተሉትን ሊገልፅ ይችላል። ጫማ (ልባሠ እግር) ጫማ (የርዝመት አሀድ) ጫማ (ወንዝ) ቬኑዝዌላ"} {"id": "16565", "contents": "ቀን ከህዝብ ሌት ከጅብ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሰው መሳይ በሸንጎ"} {"id": "16613", "contents": "ቁንጫ ለትልቅ ሰው ይበረታል ይባላል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "13049", "contents": "ዱባ (Cucurbitaceae) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚሰራ የምግብ አይነት ሲሆን፣ የአትክልት አስተኔ ነው። በዚህ አስተኔ ውስጥ ብዙ አይነት ዱባዎች ወይም ተመሳሳይ አይነቶች አሉ፣ በተለይም፦ የዱባ ወገን (ዱርሽት) Cucurbita – ቢጫ ዱባ፣ የሰይጣን ዱባ፣ ዙኪኒ የቅል ወገን Lagenaria – ቅልና 5 የተዛመዱ ዝርያዎች የበጢሕ ወገን Citrullus – ሃብሃብ፣ በጢሕ፣ የበረሃ ቅል ወዘተ. የኪያር ወገን Cucumis – ኪያር፣ የምድር እምቧይ፣ የተለያዩ ዱባዎች የሉፋ ወገን Luffa – የተለያዩ ሉፋዎች (ፍሬያቸው እንደ ሰፍነግ የሚጠቅሙ ቅሎች) የኣንጮቴ ወገን Coccinia - ኣንጮቴ፣ ሌሎች ቀይ ቅሎች የቁራምሳ ወገን Momordica - የቁራ ምሳ ሐረግ፣ መራራ ዱባ፣ ሌሎች ዱባዎች ነጭ ዘር ዱባ Cucumeropsis - ወይም «ኤጉሢ ዱባ» (ከምዕራብ አፍሪካ) - 2 ዝርያ የአመድ ቅል Benincasa - ወይም «የቻይና ነጭ ዱባ»፣ አንድያ ዝርያ ከነዚህ ዋና ዋና ዱባዎች በላይ ብዙ ሌሎችም የዱባ ወገኖች አሉ። ደግሞ ይዩ- ሦስቱ እኅትማማች"} {"id": "13079", "contents": "ሀጥያት ማለት የስጋና የእግዚአብሔር ፈቃድ ልዩነት ሲፈጠር የሚመጣ ውድቀት ነው :: እየሱስ ክርስቶስ በዮሐንስ ወንጌል አይሁዶችን እንዲህ ብሎ ጠይቆ ነበር :- ከእናንተ ስለ ኃጢአት የሚወቅሰኝ ማን ነው ? እውነት የምናገር ከሆንሁ እናንተ ስለ ምን አታምኑኝም ? ዮሐንስ ፰ :፵፮ :: ከዚህ እንደምንረዳው , እየሱስ ክርስቶስ በምድራችን ሲመላለስ ከሀጥያት ነጻ ነበር :: ክርስቶስ ሁለት የተለያዩ (የስጋ እና የመለኮት ) ፈቃዶች ቢኖረው እንዴት ከሀጥያት ነጻ ሆነ ? ይልቁኑ ከሀጥያት ነጻ የሆነው , በተዋህዶ አንድ ፈቃድ ስላለው /ስለነበረው ነው :: ክርስቶስ አንድ ተፈጥሮ አለው /ተዋህዶ ነው እስካልን ድረስ , መለኮቱ የሚመርጠው ሰውነቱ ከሚመርጠው ጋር ምንም ተጻራሪነት የለውም :: የመለኮት እና የስጋ ፈቃድን አንድነት ሲያሳይ , ክርስቶስ እንዲህ ብሎ ነበር :- የእኔስ መብል የላከኝን ፈቃድ አደርግ ዘንድ ሥራውንም እፈጽም ዘንድ ነው። ዮሐ ፬ :፴፬ :: በዮሐንስ ፭ :፲፱ እንዲህ ብሎ ነበር እውነት እውነት እላችኋለሁ፥ አብ ሲያደርግ ያየውን ነው እንጂ ወልድ ከራሱ ሊያደርግ ምንም አይችልም፤ ያ የሚያደርገውን ሁሉ ወልድ ደግሞ ይህን እንዲሁ ያደርጋልና። ከአባቱ ፍላጎት ውጭ ሌላ ፍላጎት እንደሌለው ሲያሳይ ወልድ ዋህድ እንዲህ ብሎ ነበር :- ፈቃዴን ለማድረግ አይደለም እንጂ የላከኝን ፈቃድ ለማድረግ ከሰማይ ወርጃለሁና። እዚህ ላይ መረዳት ያለብን , አብና ወልድ በስላሴ /በመለኮት አንድ መሆናቸውን ነው"} {"id": "13121", "contents": "ሸማኔ የኢትዮጵያን ባህላዊ ልብሶች እንዴት እንደሚሰሩ የሚያውቅና በተግባርም የሚተረጉም ምሁር ይባላል።"} {"id": "16913", "contents": "ፍየል ከመድረሷ ቅጠል መበጠሷ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የባህርዩን ቶሎ የሚፈጽምን ሰው መግለጫ"} {"id": "50790", "contents": "መስተፃምር -በማሰሪያ አንቀፅ ላይ እየተጫነ የአንቀፁን ማሰሪያነት የሚያስቀርና ፣ የሚመስሉ ነገሮችን የሚያጫፍር ቃል \"መስተፃምር\" ይባላል። ትርጓሜውም፣ የሚያያይዝ፣ ወይም አያያዥ ማለት ነው። በብዙ ቁጥር ሲሆን መስተፃምራን ወይም መስተፃምሮች ይባላል። ምሳሌ :- \"ያዕቆብና ዮሐንስ ትምህርትን ስለወደዱ ወደ ትምህርት ቤት እየሮጡ ይሄዳሉ።\" - እነሆ በዚህ አረፍተ ነገር ውስት ሶሥት መስተፃምራን አሉ። እነርሱም \"ና ፣ ስለ ፣ እየ\" ናቸው። \"ና\" የሚለው ቃል \"ያዕቆብ\" እና \"ዮሐንስ\" በሚሉት ስም መካከል ገብቶ ሁለቱን ስሞች አያይዟል። \"ስለ\" የሚለው ቃል ደግሞ \"ወደዱ\" በሚለው ግስ ላይ ተጭኖ የአንቀፁንም ማሰሪያነት... ማሰሪያ ዓንቀጽ ላይ እየተጫነ የአንቀፁን ማሰሪያነት የሚያስቀርና ስሞችን የሚያጫፍር ቃል ሁሉ \"መስተፃምር\" ይባላል። ምንጭ    ያማርኛ ሰዋስው ፣ ብላታ መርስዔ  ኀዘን ወልደ ቂርቆስ"} {"id": "49278", "contents": "የጀርመን ክፍላገራት የጀርመን 16 ክፍላገራት (Bundesland /ቡንደስላንት/) ናቸው።"} {"id": "51390", "contents": "ሀቢል ሁምባቶቭ የአዘርባይጃን ተወላጅ፣ ዓለም አቀፍ የስፖርት ማስተር ፣ የተከበረ አሰልጣኝ እና የአለም ቡጢ ፌዴሬሽን ፕሬዝዳንት ነው። አያቱ አዩፕ ዛፈር ጎክቢለን የ 2018 ምርጥ አሰልጣኝ ሆነው የተጠሩ እና የተከበሩ የስፖርት መምህር ናቸው ። እሱ የአዘርባይጃን ቡጢ ፌዴሬሽን ዋና አሰልጣኝ ነው ። ^ Əməkdar məşqçi Habil Hümbətov: Ölkəmizdə budo idman növünə maraq böyükdür ^ HABİL HÜMBƏTOV: \"ULDUZ XƏSTƏLİYİNƏ TUTULAN İDMANÇILAR TEZ SÖNÜR\" ^ Azərbaycan Budo Federasiyası ^ Habil Hümbətov \"Azərbaycan idmanında yer tutan Baş məşqçilərin siyahısında\""} {"id": "14591", "contents": "አበራ ለማ የተወለደው በ1943 ዓ.ም. ፍቼ ሰላሌ ውስጥ ነው። እድገቱ ወሊሶንና አዲስ አበባን ያካትታል። ካገራችን ገጣሚያንና አጫጭር ልቦለድ ጸሓፊዎች አንዱ ነው። በኢትዮጵያ ቋንቋዎችና ሥነ ጽሑፍ ጥናት ከአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የማዕርግ ተመራቂ ነው። ሙያው ጋዜጠኘት ሲሆን፣ በኢትዮጵያ ሬዲዮና ፕሬስ መምሪያዎች ሠርቷል። ከጦር ግምባር ጋዜጠኝነት እስከ ኪነጥበባት ዘርፎች ሃያሲነት ዘልቋል። እስከ ሰማኒያዎቹ አሠርት አጋማሽ ድረስ፥ የኢትዮጵያ ደራስያን ማኅበር ዋና ጸሃፊ ሁኖ አገልግሏል። ዛሬ የኖርዌይ ነዋሪ ነው። በኖርዌይ ደራስያን ማኅበር ብቸኛውና የመጀመሪያው ጥቁርና ባፍ መፍቻ ቋንቋው የሚጽፍ አባል ደራሲ ነው። በዚህ ማኅበር ውስጥ የዓለም አቀፍ ኮሚቴው የረዥም ዘመን አባል በመሆንም ይታወቃል። ባለቅኔ ሎሬት ጸጋዬ ገብረ መድህንንና (1997) ስዊድናዊ/ኤርትራዊ የሆነውን የአስመራውን እስረኛ፣ ደራሲና ጋዜጠኛ ዳዊት ይስሐቅን (2009 እ.ኤ.አ.) ሃሳብን በነጻ የመግለጽ ሽልማት እንዲሸለሙ በእጩነት አቅርቦ ማሸለሙም ይታወሳል። ከአበራ ለማ የታተሙ ሥራዎች የሚከተሉት ይጠቀሳሉ። የታተመበት ዘመን የመጽሐፉ ርእስ ይዘት 1967 ኩል ወይስ ጥላሸት፣ የግጥም መድብል፣ 1974 ሽበት፣ የግጥም መድብል፣ 1975 ሕይወትና ሞት፣ የአጫጭር ልብ ወለዶች መድብል፣ 1976 ሞገደኛው ነውጤ፣ ኖቭሌት፣ 1978 አባደፋር፣ ከሌሎች ደራስያን ጋር…ስብስብ፣ 1978 ጽጌረዳ ብእር፣ ከሌሎች ገጣሚያን ጋር… ስብስብ፣ 1980 የማለዳ ስንቅ፣ ያጫጭር ልቦለዶችና ግጥሞች መድብል፣ 1980 መቆያ፣ ያጫጭር ልቦለዶችና ግጥሞች መድብል፣ 1981 ትዝታን በጸጸት፣ ያጫጭር ልቦለዶች ትርጉም….በጋራ፣ 1994 አውጫጭኝ፣ የግጥም መድብል፣ 1994 ሙያዊ ሙዳዬ ቃላት፣ ኢልቦለድ… የቋንቋ ጉዳይ፣ 1998 የእውቀት ማኅደር፣ ኢልቦለድ… ጠቅላላ እውቀት፣ 2003 E.C. ULIKE HORIZON Norsk Saksprosa samling med andre forfatterer እውነትም እኛ..."} {"id": "17345", "contents": "ተሞተች ሚስቴ ምን አለኝ ካማቴ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የአማትና የባል መጥፎ ግንኙነት የሚያወሳ"} {"id": "17363", "contents": "ተስፋ ቆርጦ አንድ ላይ ከመቆም ይሻላል በተስፋ ሲጓዙ መክረም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ተስፋ ጥሩ ነው የሚል ነው።"} {"id": "17375", "contents": "ተቀማጭ የሌለው ተሟጋች ስልቻ የሌለው ቧጋች"} {"id": "15191", "contents": "ላህያ ፈስ አፍንጫ አይዙለትም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "52320", "contents": "የሎስ አንጀለስ ካውንቲ፣ በይፋ የሎስ አንጀለስ ካውንቲ፣ እና አንዳንድ ጊዜ ኤል.ኤ. ካውንቲ ተብሎ የሚጠራው፣ በ2020 የህዝብ ቆጠራ ከአስር ሚሊዮን በላይ ነዋሪዎች ያሉት በዩናይትድ ስቴትስ እና በአሜሪካ የካሊፎርኒያ ግዛት ውስጥ በጣም በህዝብ ብዛት ያለው ካውንቲ ነው። በዩናይትድ ስቴትስ ውስጥ በጣም በሕዝብ ብዛት ያለ የመንግስት-መንግስታዊ ያልሆነ አካል ነው። የህዝብ ብዛቷ ከ40 የአሜሪካ ግዛቶች ይበልጣል። የሎስ አንጀለስ ካውንቲ ከ1.0 ትሪሊዮን ዶላር በላይ የሆነ አጠቃላይ የሀገር ውስጥ ምርት ያለው በዓለም 3ኛ ትልቁ የሜትሮፖሊታን አካባቢ ኢኮኖሚ አለው። በ 4,083 ስኩዌር ማይል (10,570 ኪ.ሜ.2) እና 88 የተዋሃዱ ከተሞች እና ብዙ ያልተካተቱ አካባቢዎች ያለው፣ ከዴላዌር እና ሮድ አይላንድ ጥምር አካባቢዎች ይበልጣል። ካውንቲው ከአንድ አራተኛ በላይ የካሊፎርኒያ ነዋሪዎች መኖሪያ ነው እና በዩናይትድ ስቴትስ ውስጥ በጣም ጎሳ ካላቸው ካውንቲዎች አንዱ ነው። የካውንቲው መቀመጫ፣ ሎስ አንጀለስ፣ እንዲሁም የካሊፎርኒያ በህዝብ ብዛት ያለው ከተማ እና በዩናይትድ ስቴትስ ውስጥ ሁለተኛዋ በሕዝብ ብዛት የምትገኝ ከተማ ናት፣ ወደ አራት ሚሊዮን የሚጠጉ ነዋሪዎች ያሏት።"} {"id": "10271", "contents": "አቶ ብርሃኑ መና በደቡብ ኢትዮጵያ የተወለዱ ባለሃብት ሲሆኑ በሽምግልና በማስታረቅ የተቸገሩትን በመርዳት የስው እዳ በመክፈልና ለተቸገረ ፈጥኖ በመድረስ ይታወቃሉ፡ በተለይ በደርግ ጊዜ የወላይታ አውራጃ የመንግስት መ/ቤት ሰራተኞች ደመወዝ መክፈል የቻሉ ስመጥሩ ኢትዮጵያው ናቸው።"} {"id": "15293", "contents": "ላም ቀንዷ አይከብዳትም የአማርኛ ምሳሌ ነው። የተፈጥሮን ተስማሚ ዲዛይን ያሳያል።"} {"id": "15395", "contents": "ክብደት በአንድ ቁስ ላይ የመሬት ስበት የሚያሳርፍበት የጉልበት መጠን ማለት ነው። መሬት ላይ የአንድ ነገር ክብደት ከነገሩ ግዝፈት በንዲህ መልኩ ይለካል፦ W = mg, W ክብደት ነው m የነገሩ ግዝፈት ነው g= 9.8 m/s^2 ሲሆን በመሬት ስበት ምክንያት የሚፈጠረው የቁሶች ፍጥንጥነት ነው; በርግጥ ቁሶች በመሬት ብቻ ሳይሆን የሚሳቡት በሌሎችም ቁሶች ይሳባሉ። ይህ ክስተት ግስበት ይሰኛል። ለምሳሌ በጨረቃ ወይም ፀሐይ ወይም ማርስ። ባጠቃላይ መልኩ ቁሶች በግስበት ሜዳ ውስጥ ሲገኙ የሚያርፍባቸው የስበት ጉልበት ክብደት ተብሎ ይታወቃል። የግስበት መጠን ከአንድ ቁስ መካከለኛ ቦታ እየራቅን በሄድን ቁጥር በርቀቱ ስኩየር መጠን ግስበቱ እየደበዘዘ ይሄዳል። በዚህ ምክንያት የግስበቱ ሜዳ ደከመ እንላለን። የመሬትም ስበት ከባህር ወለል ተነስተን ወደ ተራራማው የምድር ክፍል እየወጣን ስንሄድ ግስበቷ እየደበዘዘ ይሄዳል። ስለዚህም የአንድ ቁስ ክብደት በተራራ ላይ ሲቀንስ በባህር ወለል ላይ ይጨምራል። ይህ ጸባይ ከግዝፈት ጋር ይለያያል። የአንድ ነገር ግዝፈት የትም ቦታ አንድ አይነት ነው።"} {"id": "15461", "contents": "ሚስትና ዳዊት ከብብት የአማርኛ ምሳሌ ነው። እንክብካቤ/ ወይም በአይነ ቁራኛ መጠበቅ ያስፈልጋቸዋል"} {"id": "19217", "contents": "ሃይቲ የአለም ባንዲራዎች ሰንደቅ ዓላማ (ይህ ባንዲራዎች ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "15587", "contents": "ሳይቸግር ጤፍ ብድር መከበር በከንፈር የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሳቸገር ጤፍ ብድር ካረጁ መሞሸር"} {"id": "15599", "contents": "ሴት ሲበዛ ወንዶች ይፈራሉ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "19385", "contents": "ኩንፋልኛ በኢትዮጵያ የሚነገር ኩሺቲክ ተብሎ በሚታወቀው የቋንቋ መደብ የአፍሮ-እስያ ቤተሰብ የሚካለል ቋንቋ ነው።"} {"id": "20885", "contents": "ዛፎች አለቁ እና ግራሮች ዛፍ ሆኑ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዛፎች አለቁ እና ግራሮች ዛፍ ሆኑ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "19871", "contents": "ሶቅራጠስ (470 ዓ.ዓ. - 399 ዓ.ዓ.) የነበረ ዋና የጥንት ግሪክ ፈላስፋ እና አስተማሪ እንዲሁም የምዕራቡ አለም ፍልስፍና መስራች ነበር። ሶቅራጥስ በግሪክ ዋና ከተማ አቴንስ ይኖር ነበር። የሶቅራጥስ ጥናት የሰው ልጆች እንዴት ያስባሉ?"} {"id": "20021", "contents": "ነገር ወዳጅ ሰው ከመንገድ ዳር ቅበሩኝ ይላል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ነገር ወዳድ ሰው ከመንገድ ዳር ቅበሩኝ ይላል"} {"id": "22037", "contents": "ዳኛ ቢንቁ የተያዘ እህልን ይወቁ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዳኛ ቢንቁ የተያዘ እህልን ይወቁ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20117", "contents": "ትካዜ ሲመጣ መከፋት ጓዝ ይሆናል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20129", "contents": "ትንሽ ቆሎ ይዞ ካሻሮ ጠጋ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20135", "contents": "ትእቢትን ከስስት ምን አገናኝቶት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22139", "contents": "ድስት ግጣሙን አያጣም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ድስት ግጣሙን አያጣም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22187", "contents": "ዶሮ ከጮኸ ሌሊት የለም ከደብረ ታቦር ወዲያ ክረምት የለም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዶሮ ከጮኸ ሌሊት የለም ከደብረ ታቦር ወዲያ ክረምት የለም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22193", "contents": "ዶሮ ጭራ ጭራ አወጣች ማረጃዋን ካራ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዶሮ ጭራ ጭራ አወጣች ማረጃዋን ካራ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22205", "contents": "ጀምሮ ይጨርሳል አልሞ ይተኩሳል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ጀምሮ ይጨርሳል አልሞ ይተኩሳል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "18827", "contents": "መጋቢት ፳፯፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪፻፯ኛው ዕለት ሲሆን፤ የፀደይ (በልግ)ወቅት ፪ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፻፶፱ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፻፶፰ ቀናት ይቀራሉ። ፲፭፻፶፩ ዓ/ም - የስቅለት ዓርብ ዕለት በአዋሽ አካባቢ ከአዳሉ አሚር ኑር ጋር በተደረገ ጦርነት ላይ ዓፄ ገላውዴዎስ እና የደብረ ሊባኖስ እጨጌ ዮሐንስ ተገደሉ። በሐረሩ ዘእና መዋዕል ዘገባ አሚር ኑር የንጉሠ ነገሥቱን ጭንቅላት ወደይፋቱ ሡልጣን ሳዳዲን ልኮ ዘመቻውን ቀጠለ። ወንድማቸው ዓፄ ሚናስ በስመ መንግሥት አድማስ ሰገድ ተብለው በኢትዮጵያ አልጋ ተክተዋቸው ነገሡ። ፲፭፻፶፩ ዓ/ም - ዓፄ ገላውዴዎስ በአዋሽ አካባቢ ከአዳሎች ጋር ሲዋጉ ተገደሉ። መርስዔ ኀዘን ወልደ ቂርቆስ፣ ዕለታዊ የታሪክ ድርጊት - የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን የመጀመሪያው ፓትረያርክ (፲፱፻፶፩ ዓ/ም) (እንግሊዝኛ) http://www.thepeoplehistory.com/april4th.html"} {"id": "20315", "contents": "እንብላም ካላችሁ እንብላ አንብላም ካላችሁ እንብላ አለች አያ ጅቦ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "16169", "contents": "ያስተሰርያል በቴዲ አፍሮ በ፲፱፻፺፯ ዓ.ም. የወጣ የሙዚቃ አልበም ነው። ብሔራዊ ቢብሎግራፊ (መዝገበ ቀረፀ ድምፅ ወምስል)፤ ሰኔ ፲፱፻፺፰ ዓ.ም. ገጽ 4"} {"id": "18965", "contents": "ጃፓን የአለም ባንዲራዎች ሰንደቅ ዓላማ (ይህ ባንዲራዎች ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "18995", "contents": "ደጃዝማች ባህታ ሃጎስ የአካለ ጉዛይ መሪ የነበረና ብቻውንም ሆነ ከኢትዮጵያ መሪወች ጋር (ለምሳሌ ራስ መንገሻ) በመሆን የጣሊያን ቅኝ ገዥወችን በ19ኛው ክፍለ ዘመን የተዋጋ አርበኛ ነው። እ.ኤ.አ ታህሳስ 19፣1894 ከጣሊያኖች ጋር ሲዋጋ ወድቋል። የባህታ ሃጎስ ምስል፣ በ1895 እ.ኤ.አ በታተመ መጽሃፍ"} {"id": "7973", "contents": "1 January 181 - 27 August 181 እ.ኤ.ኣ. = 173 ዓ.ም. 28 August 181 - 31 December 181 እ.ኤ.ኣ. = 174 ዓ.ም."} {"id": "7979", "contents": "1 January 178 - 27 August 178 እ.ኤ.ኣ. = 170 ዓ.ም. 28 August 178 - 31 December 178 እ.ኤ.ኣ. = 171 ዓ.ም."} {"id": "7991", "contents": "1 January 172 - 27 August 172 እ.ኤ.ኣ. = 164 ዓ.ም. 28 August 172 - 31 December 172 እ.ኤ.ኣ. = 165 ዓ.ም."} {"id": "8003", "contents": "1 January 166 - 27 August 166 እ.ኤ.ኣ. = 158 ዓ.ም. 28 August 166 - 31 December 166 እ.ኤ.ኣ. = 159 ዓ.ም."} {"id": "8051", "contents": "1 January 143 - 28 August 143 እ.ኤ.ኣ. = 135 ዓ.ም. 29 August 143 - 31 December 143 እ.ኤ.ኣ. = 136 ዓ.ም."} {"id": "8087", "contents": "1 January 125 - 27 August 125 እ.ኤ.ኣ. = 117 ዓ.ም. 28 August 125 - 31 December 125 እ.ኤ.ኣ. = 118 ዓ.ም."} {"id": "8093", "contents": "1 January 122 - 27 August 122 እ.ኤ.ኣ. = 114 ዓ.ም. 28 August 122 - 31 December 122 እ.ኤ.ኣ. = 115 ዓ.ም."} {"id": "8117", "contents": "1 January 110 - 27 August 110 እ.ኤ.ኣ. = 102 ዓ.ም. 28 August 110 - 31 December 110 እ.ኤ.ኣ. = 103 ዓ.ም."} {"id": "12365", "contents": "ማይል አለም አቀፍ የርዝመት መለኪያ አሀድ ነው። ነገር ግን በአብዛሃኛው በአሜሪካ እና እንግሊዝ ሃገር የተለመደ ነው። አሀዱን ከሌሎች መለኪያዎች ጋር ለማነጻጸር፡ 1 ማይል፡ 5280 ጫማ፣ 1760 ያርድ፣ 1609.344 ሜትር ጋር እኩል ነው። ሌላው የማይል አይነት የሰርቬይ ማይል የሚባለው ሲሆን 1 የሰርቬይ ማይል ከ5280 የሰርቬይ ጫማ፣ 1609.3472 ሜትር፣ 5280.01 ጫማ ጋር እኩል ነው።"} {"id": "8219", "contents": "1 January 59 - 27 August 59 እ.ኤ.ኣ. = 51 ዓ.ም. 28 August 59 - 31 December 59 እ.ኤ.ኣ. = 52 ዓ.ም."} {"id": "22655", "contents": "በግ የቤት እንሰሳት ከሚባሉት ውስጥ አንዱ ነው።"} {"id": "22721", "contents": "ኣጥቋር ወይም አንፋር (Buddleja polystachya) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው። በፍቼ ወረዳ እንዲሁም በደባርቅ ወረዳ እንደ ተዘገበ፣ አንፋር ቅጠል ተደቅቆ ለፎረፎር ወይንም ለቁስል ይለጠፋል። ^ የፍቼ፣ ኦሮሚያ ባህላዊ መድሃኒት ጥናት 2006 ዓም ከዓቢዩ እኒየው እና ሌሎች፣ ጎንደርና አዲስ አበባ ኡኒቨርሲቲዎች ሥነ ፍጥረት ኮሌጆች ^ እስክዳር አበበ - የደባርቅ ባህላዊ ሕክምና 2003 ዓም አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ"} {"id": "30821", "contents": "አይብን ሲያዩት አጓቱን ጠገቡት የአማርኛ ምሳሌ ነው። አይብን ሲያዩት አጓቱን ጠገቡት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "41201", "contents": "3 November በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) በዘመነ ማቴዎስ፣ በዘመነ ማርቆስና በዘመነ ሉቃስ ጥቅምት 24 ቀን ማለት ነው። በዘመነ ዮሐንስ ግን (ዘመነ ሉቃስ የሥግር ዓመት በመሆኑ) ጥቅምት 23 ቀን ላይ ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "41219", "contents": "9 November በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) በዘመነ ማቴዎስ፣ በዘመነ ማርቆስና በዘመነ ሉቃስ ጥቅምት 30 ቀን ማለት ነው። በዘመነ ዮሐንስ ግን (ዘመነ ሉቃስ የሥግር ዓመት በመሆኑ) ጥቅምት 29 ቀን ላይ ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "41231", "contents": "14 November በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) በዘመነ ማቴዎስ፣ በዘመነ ማርቆስና በዘመነ ሉቃስ ኅዳር 5 ቀን ማለት ነው። በዘመነ ዮሐንስ ግን (ዘመነ ሉቃስ የሥግር ዓመት በመሆኑ) ኅዳር 4 ቀን ላይ ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "31961", "contents": "ላጋሽ የሱመር ጥንታዊ ከተማ ነበር። ዛሬው ሥፍራው በአረብኛ ተል አል-ሒባ ተብሎ በዘመናዊው አገር ኢራቅ ውስጥ ይገኛል። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "32783", "contents": "ታላቅ ክብ በጂዎሜትሪ ማለት በማንኛውም ሉል ላይ ከሁሉ ትልቅ የሆነው ክብ ማለት ነው። እንዲያውም በሉሉ ላይ የሆኑት የታላቅ ክቦች ቁጥር ያልተወሰነ ነው። ክቡም ሉሉን በግማሽ ይለየዋል። በሉሉም ገጽ ላይ በማናቸውም 2 ነጥቦች በኩል የሚሄድ አጭሩ መስመር ሁሉ ታላቅ ክብ ላይ ይሆናል። ስለሆነም ታላቅ ክብ የሉል ጂዎዴሲክ ይሰኛል።"} {"id": "33671", "contents": "ለዘብተኝነት ግለሰባዊ ነጻነትንና ማህበረሰባዊ እኩልነትን እንደ ግብ የሚያራምድ የፖለቲካ አስተሳሰብ አይነት ነው። በለዘብተኝነት አስተሳሰብ ግለሰቦች፣ ሌሎች ግለሰቦችን እስካልጎዱ ድረስ፣ ህይወታቸውን ደስ ባላቸው መልኩ ሲመሩ ነጻነታቸውን ተቀዳጁ ይባላል። ይህን ግለሰባዊ ነጻነት መንግስት በህግ እንዲያስከበር ይገፋል። ዲሞከራሲን በመደገፍ መንግስት በነጻና የማያዳላ ምርጫ እንዲመሰረት ይሰብካል። ወግ አጥባቂነት ከኮሚኒስት አስተያየት አንጻር"} {"id": "44303", "contents": "እሽመ-ዳጋን ከ1850 እስከ 1833 ዓክልበ. ግድም ድረስ (ኡልትራ አጭር አቆጣጠር) ከኢሲን ሥርወ መንግሥት የሱመር ንጉሥ ነበር። ማዕረጉ በይፋ «የኡር፣ የሱመርና የአካድ ንጉሥ» ነበረ። የሱመር ነገሥታት ዝርዝር እሽመ-ዳጋን ለ፳ (ወይም ለ፲፰) ዓመታት እንደ ገዛ ሲለን፣ ፲፯ የዓመት ስሞች ብቻ ለእርሱ ይታወቃሉ። ስሞቹ ለአረመኔ ጣኦታቱ ሥርዓት ጌጣጌጥ ወይም ሕንጻዎች ስለ መሥራቱ ናቸው እንጂ ምንም ዘመቻ ወይም ፖለቲካዊ ጉዳይ አይዘግቡም። ኢሽመ-ዳጋን ኒፑርን ከአሞራውያን ወደ ሱመር መንግሥት አስመለሰ። ^ የእሽመ-ዳጋን ዓመት ስሞች"} {"id": "34421", "contents": "ቀቲ ወይም አቅቶይ በ9ኛው ሥርወ መንግሥት (ምናልባት 2350-2331 ዓክልበ. ግድም) የገዛ የግብጽ ፈርዖን ነበረ። ዋና ከተማው በሄራክሌውፖሊስ (ግብጽኛ፦ ኸነን-ነሱት) በስሜኑ ነበረ። የቀቲ (አቅቶይ) ስም በአንዳንድ ቅርስ ቢገኝም፣ ተወላጆቹ ሁሉ «ቀቲ» የሚል የቤተሠብ ስም ስለነበራቸው እነርሱን መለያየት አስቸጋሪ ነው፣ ሊቃውንትም ሁላቸው አይስማሙም። በ3ኛው ክፍለ ዘመን ዓክልበ."} {"id": "32519", "contents": "ኒሳ በጥንታዊ ግሪክ አፈ ታሪክና አረመኔ እምነት ዘንድ አምላካቸው ዲዮኒስዮስ በስውር ከሕጻንነቱ የታደገበት ተራራማ ቦታ ነበር። በተለያዩ የቀድሞ ጸሐፍት ግምቶች፣ ኒሳ በልዩ ልዩ መልክዓ ምድራዊ አቀማመጦች እንደ ተገኘ ይባላል። ከነዚህም ውስት፦ በኢትዮጵያ (ሄሮዶቱስ) በኤርትራ በግብጽ (ሆሜር) በሊቢያ በአረቢያ (ዲዮዶሮስ ሲኩሉስ) በጥራክያ በአናቶሊያ በሜስጶጦምያ ወይም በሕንድ እንደ ተገኘ የሚሉ ደራስያን ነበሩ።"} {"id": "44495", "contents": "2 ኢፒቅ-አዳድ በሱመር የኤሽኑና ንጉሥ ነበረ (1771-1729 ዓክልበ. የነገሠ)። የ1 ኢባልፒኤል ተከታይ ነበረ። የኢፒቅ-አዳድ ዘመነ መንግሥት በተለይ «የማሪ ሊሙ ስሞች ዜና መዋዕል» (MEC) ከተባለው ሰነድ ሊታወቅ ይችላል። እንዲሁም ከዓመት ስሞቹ መሃል ፲፬ ያህል ከሥነ ቅርስ ተገኝተዋል። ከነዚህ መካከል፦ 1771 ዓክልበ. - «ኢፒቅ-አዳድ ያባቱን ቤት የገባበት ዓመት» (ዓመት ስም 'a'፣ MEC) 1769 ዓክልበ. - «አሚኑም (የኡኒና ንጉሥ) ኢፒቅ-አዳድን ድል አደረገው።» (MEC) 1768 ዓክልበ. - «ኢፒቅ-አዳድ አሚኑምን ድል አደረገው።» (MEC) = «ኢፒቅ-አዳድ ኡኒናን ያሸነፈበት ዓመት»? (ዓመት ስም 'b') 1767 ዓክልበ. - «ኢፒቅ-አዳድ ዚቁራቱምን ያዘ።» (MEC) 1766 ዓክልበ. - «'ኢፒቅ-አዳድ <...> ።» (MEC) (1755 ዓክልበ. - «የኤሽኑና ምድር የጠፋበት ዓመት» የሚባል የላርሳ ንጉሥ ሲን-ኢዲናም ዓመት ስም አለ።) 1745 ዓክልበ. - «የኤላም ሰው (ኩዱር-ማቡግ) ኢፒቅ-አዳድን አሸነፈ።» (MEC) ? - «ኢፒቅ-አዳድ ኤላማውያንን ያሸነፈበት ዓመት» (ዓመት ስም 'd') 1742 ዓክልበ."} {"id": "38807", "contents": "መናና ሃረና ቡሉክ በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው። {{አቀማመጥ |align=center መናና ሃረና ቡሉክ በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "35837", "contents": "ሺንሺ ወይም ፔዳል በኮርያ ልማዳዊ አፈ ታሪክ መጽሐፍ ኋንዳንጎጊ ዘንድ በኮርያ ቅድመ-ታሪክ የነበረ መንግሥት ነበረ (2331-2108 ዓክልበ. ግድም)። ቺ ዮው በሺንሺ ነገሥታት ዝርዝር 14ኛው ሲሆን ስሙ «ጃውጂ ኋኑንግ» ይባላል። ከዚያስ፦ ቺዬክትውክ (ለ89 ዓመት) ቹክዳሪ (56 ዓመት) ህየውክዳሴ (72 ዓመት) ገውቡልዳን (48 ዓመት) እንደ ነገሡ ይባላል። በኋላ ንጉሡ ዳንጉን አዲስ «ጎጆሰን» የተባለ መንግሥት ጀመረ (2108 ዓክልበ.)። ሆኖም በይፋዊ አቆጣጠር ይህ በ2341 ዓክልበ. ሆነ (ደቡብ ኮርያ)፤ ወይም በ 2900 ዓክልበ. ግድም (ስሜኑ)።"} {"id": "35957", "contents": "ሰኔ ፳፩፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪፻፺፩ኛው ዕለት ሲሆን፤ የፀደይ/(በልግ)ወቅት ፹፮ተኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፸፭ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፸፬ ቀናት ይቀራሉ። ፲፱፻፮ ዓ/ም - የ አውስትሪያ እና ሁንጋሪያው ዘውድ አልጋወራሽ፣ አውስትሪያዊው አርች ዱክ ፍራንዝ ፈርዲናንድ በዩጎዝላቪያዊ ነፍሰ ገዳይ እጅ ሰኔ ፲፱ ቀን ፲፱፻፮ ዓ/ም መገደል ነው።የአውስትሪያው ልዑል ‘ፍራንዝ ፈርዲናንድ’ እና ባለቤታቸው የሳራዬቮን ከተማ በመጎብኘት ላይ ሳሉ በነፍሰ ገዳይ እጅ ሕይወታቸውን አጡ። ይኼ ድርጊት የመጀመሪያው የዓለም ጦርነት መንስዔ እንደነበር በታሪክ ተዘግቧል። ፲፱፻፲፩ ዓ/ም - የመጀመሪያው የዓለም ጦርነት ተቀናቃኞች፤ በአንድ በኩል አለማኝያ እና በሌላው ወገን የቃል ኪዳን አገራት የጦርነቱን ፍጻሜ ስምምነት የቨርሳይ ውል በዚህ ዕለት ተፈራረሙ። ፲፱፻፶፩ ዓ/ም - የመጀመሪያው ኢትዮጵያዊ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ፓትርያርክ አቡነ ባስልዮስ ካይሮ ላይ በተካሄደ ሥርዓተ-ሢመት በቅብጡ ፓትርያርክ አቡነ ቄርሎስ ፮ኛ ተቅብተው የፓትርያርክነቱን ዘውድ ደፉ። ፲፱፻፷፮ ዓ/ም - በአብዮቱ ማግስት፣ በአዲስ አበባ ከተማ የጦር ኃይሎች፤ የፖሊስ ሠራዊትና የብሔራዊ ጦር አስተባባሪ ኮሚቴ ተቋቋመ። ፲፱፻፷፮ ዓ/ም -አዲስ አበባ የሚገኙት ሁለቱ የራዲዮ ጣቢያዎች እና ሌሎችም ቁልፍ ሥፍራዎች በወታደራዊ ቁጥጥር ሥር ዋሉ። (እንግሊዝኛ) FCO 371/1829 - ANNUAL REVIEW FOR ETHIOPIA FOR 1974 መርስዔ ኀዘን ወልደ ቂርቆስ፤ - የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን የመጀመሪያው ፓትረያርክ (፲፱፻፶፩ ዓ/ም)"} {"id": "48323", "contents": "ፔሩ የአለም ባንዲራዎች ሰንደቅ ዓላማ (ይህ ባንዲራዎች ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "38891", "contents": "ኤሉ (ወረዳ) በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው። {{አቀማመጥ |align=center ኤሉ (ወረዳ) በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "38909", "contents": "ደገም በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው። {{አቀማመጥ |align=center ደገም በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "46499", "contents": "J / j በላቲን አልፋቤት ፲ኛው ፊደል ነው። ከ1516 አስቀድሞ፣ የላቲን ፊደል I ለተነባቢው «ይ»፣ ለአናባቢው «ኢ»፣ እና ለሮማይስጡ ቁጥር ፩ ተጠቀመ። ሆኖም በቃል መጨረሻ ሲደረብ እንደ -ii ሲጻፍ፣ ቅርጹ እንደ -ij ይምሰል ጀመር። ከ1516 ዓ.ም. ጀምሮ ቅርጹ «J» ለተናባቢው «ይ» እና ቅርጹ «I» ለአናባቢው «ኢ» ይለያዩ ጀመር። በፈረንሳይኛ ግን የ«ይ» ድምጽ አጠራር ከዚያ በፊት እንደ «ጅ» ለመምሰል ስለ ጀመረ፣ እሱ ደግሞ በጥንታዊ ፈረንሳይኛና እንዲሁም በእንግሊዝኛ በ«I» ይጻፍ ነበር፣ ከ1625 ዓም ጀምሮ ግን በ«J» ይጻፍ ጀመር። እስካሁንም ድረስ «J» በእንግሊዝኛ እንደ «ጅ» ያሰማል፤ በፈረንሳይኛ ድምጹ እንደገና ተለውጦ አሁን እንደ «ዥ» ያሰማል። በዘመናዊ እስፓንኛ ግን J እንደ «ሕ» ያሰማል። በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ J የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ።"} {"id": "38933", "contents": "ጅማ ራሬ በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው። {{አቀማመጥ |align=center ጅማ ራሬ በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "46583", "contents": "ሎዛ አበራ ኢትዮጵያዊ አለምዓቀፍ እግር ኳስ ተጫዋች ነች። የተወለደችው በዱራሜ ከተማ ሲሆን፡ በአሁን ወቅት ለ ንግድ ባንክ የሴቶች እግር ኳስ ክለብ እና ለ ኢትዮጵያ ብሔራዊ የሴቶች እግር ኳስ ቡድን በመጫወት ላይ ትገኛለች። ^ \"ብሄራዊ ቡድኖቹ ከፌደሬሽኑ ውጭ በሽልማት መበረታታት አለባቸው\". addisadmassnews.com. መለጠፊያ:Ethiopia-footy-bio-stub"} {"id": "45857", "contents": "ዎበስ (ፖሎንኛ፡ Łobez፤ ጀርመንኛ Labes /ላበስ/) በፖላንድ የሚገኝ ከተማ ሲሆን የሕዝቡ ቁጥር 10,409 ኗሪዎች ነው። ከተማው ከ1263 ዓም ጀምሮ ይጠቀሳል።. በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ Łobez የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ። ^ Główny Urząd Statystyczny, dane za rok 2015, stan na 01.01.2015.[1]"} {"id": "4585", "contents": "1 January 1869 - 9 September 1869 እ.ኤ.ኣ. = 1861 ዓ.ም. 10 September 1869 - 31 December 1869 እ.ኤ.ኣ. = 1862 ዓ.ም."} {"id": "4591", "contents": "1 January 1866 - 9 September 1866 እ.ኤ.ኣ. = 1858 ዓ.ም. 10 September 1866 - 31 December 1866 እ.ኤ.ኣ. = 1859 ዓ.ም."} {"id": "4615", "contents": "1 January 1854 - 9 September 1854 እ.ኤ.ኣ. = 1846 ዓ.ም. 10 September 1854 - 31 December 1854 እ.ኤ.ኣ. = 1847 ዓ.ም."} {"id": "39905", "contents": "ማሕሙድ አሕማዲኔዣድ የኢራን ፮ኛ ፕሬዚደንት ናቸው። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "40139", "contents": "ኢትዮጵያ በዓለም ላይ ከኣሉ ስምንት የተለያዩ የእጽዋት ክምችቶች ከኣሉበት ኣገሮች ኣንዷ ናት። ኢትዮጵያ ላይ በተደጋጋሚ በደረሰው ድርቅና ጠኔ የተነሳ የኣገርዋ የሰብል ዘሬች እንዳይጠፉ በመሰብሰብና እንዳስፈላጊነቱም መልሶ ለገበሬዎች በመስጠት ዶ/ር መላኩ ወረደ የሚደነቅ ሥራ ኣከናውነዋል። የሥራቸውም ውጤት ከኣፍሪቃ ተርፎ በዓለም ከኣሉት ኣስተማማኝ ክምችቶች ኣንዱ ሆኗል። ዶ/ር መላኩ በእርሻ ማልማት ላይ የብዙኅ ሕይወትን ለመጠበቅና ለማብዛት እንደሚቻል ያሳወቁ፣ ያረጋገጡ ፈር ቀዳጅ ተመራማሪ ስለመሆናቸውም ዓለም አቀፍ ዘገባዎች ይመሰክራሉ። ዶ/ር መላኩ ወረደ ይህ የእጽዋት ክምችት እንዳይጠፋ በኣለፉት ኣያሌ ዓመታት ትልቅ ኣስተዋጽዖ ኣድርገዋል። ለእዚህም ሥራቸው “ራይት ላይቭሊሁድ ኣዋርድ” ወይም “Right Livelihood Award” የሚባል ሽልማት በ፲፱፻፹፩ ዓ.ም. ተሰጥቷቸዋል። Melaku Worede, The Right Livelihood Award 1989 “ራይት ላይቭሊሁድ ኣዋርድ” ኣበራ ሞላ፣ ስመ እጽዋት [1] [2] «ትልቁ ችግራችን በእጃችን ላይ ያለውን ሀብት በትክክል አናውቀውም» ዶ/ር መላኩ ወረደ"} {"id": "40229", "contents": "11 March በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም መጋቢት 2 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "48761", "contents": "ለጣልያን ከተማ፣ ፒዛ፣ ጣልያንን ይዩ። ፒዛ መጀመርያ በጣልያን አገር አሁንም አለም አቀፍ የሚበላ የምግብ አይነት ነው። ባብዛኛው የሚሰራው ከሊጥ ዳቦ ቂጣ በቲማቲም ወጥና በፎርማጆ ነው፣ ሌሎችም እንደ ጻዕሙ የሚጨመሩ ይዘቶች አሉ። «ፒዛ» የሚለው ቃል በጣልያን «ፒፃ» ከ990 ዓም ጀምሮ ይዘገባል። ዘመናዊው ፒዛ ከነቲማቲም ከ1800 ዓም ግድም ጀምሮ ተሠራ።"} {"id": "48785", "contents": "ፓንዲዳክቴሪዮን በቁስጥንጥንያ፣ ቢዛንታይን መንግሥት ከ417 እስከ 1445 ዓም የቆየ ከፍተኛ ትምህርት ቤት ነበረ። ተቋሙ በ417 ዓም በቢዛንታይን ንጉሥ 2 ቴዎዶስዮስ ተመሠረተ። ከ31 መንበሮቹ 16 ግሪክኛ፣ 15 ሮማይስጥ ሲሆኑ ያስተማሯቸው ዘርፎች ሕግ፣ ፍልስፍና፣ ሕክምና፣ ሥነ ቁጥር፣ ጂዎሜትሪ፣ ሥነ ፈለክ፣ ሙዚቃ፣ ንግግርን ማሣመር እና ሌሎች ነበሩ። እስከ 1196 ዓም (ፈረንጅ መስቀለኞች ከተማውን የያዙበት ወቅት) ድረስ፣ የክርስትናዊ መንግሥት ተቋም ነበር፤ ፍልስፍናቸውም የፕላቶና የአሪስጣጣሊስ ልማዶች ቀጠሉ። ከ1196 ዓም በኋላ እንደ ቤተ ክርስቲያን ተቋም እስከ 1445 ዓም ድረስ ቆየ፣ በዚያም ወቅት ኦቶማን ቱርኮች ከተማውን ያዙ። ጥንታዊው ትምህርት ማዕከል ለአውሮፓ በቱርኮች እጅ ስለ ተጨረሰ የሥነ ጥበብ ማዕከል ወደ ጣልያን ይዛወር ነበርና ለምዕራብ አውሮፓ ዘመነ ህዳሴው ተከተለ። የቱርኮችም አሸናፊ 2 መህመት የእስልምና ትምህርት ቤት በሥፍራው አቆመ፣ ይህም ዛሬ የኢስታንቡል ዩኒቬርሲቲ ሆኖአል።"} {"id": "5023", "contents": "1 January 1651 - 8 September 1651 እ.ኤ.ኣ. = 1643 ዓ.ም. 9 September 1651 - 31 December 1651 እ.ኤ.ኣ. = 1644 ዓ.ም."} {"id": "5041", "contents": "1 January 1642 - 7 September 1642 እ.ኤ.ኣ. = 1634 ዓ.ም. 8 September 1642 - 31 December 1642 እ.ኤ.ኣ. = 1635 ዓ.ም."} {"id": "5053", "contents": "1 January 1636 - 7 September 1636 እ.ኤ.ኣ. = 1628 ዓ.ም. 8 September 1636 - 31 December 1636 እ.ኤ.ኣ. = 1629 ዓ.ም."} {"id": "5077", "contents": "1 January 1624 - 7 September 1624 እ.ኤ.ኣ. = 1616 ዓ.ም. 8 September 1624 - 31 December 1624 እ.ኤ.ኣ. = 1617 ዓ.ም."} {"id": "5113", "contents": "1 January 1606 - 7 September 1606 እ.ኤ.ኣ. = 1598 ዓ.ም. 8 September 1606 - 31 December 1606 እ.ኤ.ኣ. = 1599 ዓ.ም."} {"id": "5137", "contents": "1 January 1594 - 7 September 1594 እ.ኤ.ኣ. = 1586 ዓ.ም. 8 September 1594 - 31 December 1594 እ.ኤ.ኣ. = 1587 ዓ.ም."} {"id": "5155", "contents": "1 January 1585 - 7 September 1585 እ.ኤ.ኣ. = 1577 ዓ.ም. 8 September 1585 - 31 December 1585 እ.ኤ.ኣ. = 1578 ዓ.ም."} {"id": "5161", "contents": "1 January 1582 - 7 September 1582 እ.ኤ.ኣ. = 1574 ዓ.ም. 8 September 1582 - 31 December 1582 እ.ኤ.ኣ. = 1575 ዓ.ም."} {"id": "5311", "contents": "1 January 1508 - 7 September 1508 እ.ኤ.ኣ. = 1500 ዓ.ም. 8 September 1508 - 31 December 1508 እ.ኤ.ኣ. = 1501 ዓ.ም."} {"id": "49841", "contents": "ኢድሪሚ ከ1473 እስከ 1443 ዓም ያህል ድረስ የሙኪሽ አገር (አላላኽ ከተማ) ንጉሥ ነበረ። የኢድሪሚ ታሪክ በተለይ ከሐውልቱ አካድኛ ጽሑፍ የሚታወቀው ነው። የሐለብ መጨረሻ ንጉሥ የ1 ኢሊም-ኢሊማ ልጅ ነበር፣ ይህም ሥርወ መንግሥት ቀድሞ የያምኻድ መንግሥት ተብሎ ነበር። በ1480 ዓክልበ. ገደማ የሑራውያን ንጉሥ ባራታርና ሐለብን ወደ ሚታኒ መንግሥት እንደ ጨመረው ይታመናል። ኢድሪሚና ቤትሠቡ ከሐለብ ወደ ኤማር ሸሹ። ኢድሪሚ ከዚያ ወደ ከነዓን ምድር አሚያ ከተማ ሂዶ ከሐቢሩ ወገን ጋር ለሰባት ዓመት ቆየ ይላል። በዚያ በስደት ሆኖ ከሐቢሩና ሐገሩ ስደተኞች መካከል ሥራዊት ያሕል ሰበሰበ። በ1473 ዓክልበ እነርሱ በመርከብ በሶርያ ተመልሰው ደረሱ፣ አላላኽን ለመያዝ ቻሉና የአላላኽ፣ የኑሓሼና የኒያ ኗሪዎች ተደሰቱ፤ ሙኪሽ ከተባለው አገር ጋር ተባበሩ ይላል። ባራታርና ግን ለሰባት ዓመት ጠላቱ ሆነ። በመጨረሻ በ1465 ዓም አካባቢ ኢድሪሚ መልክተኛውን ወደ ባራታርና ልኮ «እኛ ዱሮ የሑራውያን ጓደኞች ነበርን» በሚል መልዕክት አሳሰበው። ባራታርና ይህን ተቀበለና ኢድሪሚ ለሚታኒ ጥገኛ ንጉሥ ሆኖ በሙኪሽ እንዲቆይ ፈቀደ። ኪዙዋትና የተባለው አገር ደግሞ የሚታኒ ጥገኛ እንደ ተደረገ ይመስላል። በኢድሪሚም ሆነ በባራታርና ቅርሶች እስካሁን በተገኙት መረጃዎች ምንም ስለ ግብጽ ባይጠቀስም፣ ፈርዖን 3 ቱትሞስ ደግሞ በዚህ ዘመን በሙኪሽና በሚታኒ ላይ ይዘምት ነበር። ከዚህ በኋላ ኢድሪሚ በሐቲ (የኬጥያውያን መንግሥት) ላይ ዘምቶ ሰባት አምባዎች እንደያዘባቸው ይላል። ከዚያ ሕዝቡን በጸጥታ አስተዳደረው ይላል። ጸሓፊውም ሻሩዋ ኢድሪሚ ለ30 አመት እንደ ገዛ በማለት ጨመረ። ለኢድሪሚ ሁለት ሌሎች ጽላቶች ይታወቃሉ። ከነዚህ አንዱ ከኢድሪሚና ከኪዙዋትና ንጉሥ ፒሊያ መካከል የተደረገው ውል ነው። በዚህ ውል መሠረት ከአንዱ አገር ወደ ሌላው የሸሹት ባርዮች እንዲመለሱ አስቻለ። ባርያውን የያዘው ሰው 500 ሰቀል መዳብ ለወንድ፣ 1000 ለሴት ባርያ እንዲከፈል አዘዘ። ወይም የባርያው ጌታ እራሱ ባርያውን ለመያዝ እርስ በርስ ወደ ኪዙዋትናም ሆነ ሙኪሽ መግባቱን በነጻ ፈቀደው። ኢድሪሚ ብዙ ጣኦታት እንዳገለገለ ስለ ጻፈ በእርግጥ አረመኔ ንጉሥ ነበር። በከነዓን ውስጥ ቢቆይ ብሉይ ኪዳን ከእስራኤል ውጭ በዚህ ዘመን ለነገሡት አረመኔ ነገሥታት ብዙ ትኩረት አይሰጥም፤ ግን ጎቶንያል ፈራጃቸው የሆነበት ወቅት ያሕል ይመስላል። የኢድሪሚ ልጅ ኒፕመቃ በሙኪሽ ዙፋን ላይ ተከተለው።"} {"id": "3271", "contents": "1934 አመተ ምኅረት ነሐሴ 24 ቀን - በ2ኛ አለማዊ ጦርነት የአላም አል ሓልፋ ውጊያ በጀርመንና እንግሊዝ ታንኮች መኃል በግብፅ በረሃ ጀመረ። ጳጉሜ 5 ቀን - የጓደኞች ሃያላት በማጁንጋ ማዳጋስካር ደረሱ። ቢሳው የፖርቱጋል ጊኔ መቀመጫ ሆነ።"} {"id": "5749", "contents": "1 January 1292 - 4 September 1292 እ.ኤ.ኣ. = 1284 ዓ.ም. 5 September 1292 - 31 December 1292 እ.ኤ.ኣ. = 1285 ዓ.ም."} {"id": "5821", "contents": "1 January 1256 - 4 September 1256 እ.ኤ.ኣ. = 1248 ዓ.ም. 5 September 1256 - 31 December 1256 እ.ኤ.ኣ. = 1249 ዓ.ም."} {"id": "6175", "contents": "1 January 1079 - 4 September 1079 እ.ኤ.ኣ. = 1071 ዓ.ም. 5 September 1079 - 31 December 1079 እ.ኤ.ኣ. = 1072 ዓ.ም."} {"id": "3499", "contents": "Slovenia.si. Your gateway to information on Slovenia. Government of the Republic of Slovenia ስሎቬኒያ (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "6391", "contents": "1 January 974 - 2 September 974 እ.ኤ.ኣ. = 966 ዓ.ም. 3 September 974 - 31 December 974 እ.ኤ.ኣ. = 967 ዓ.ም."} {"id": "6397", "contents": "1 January 971 - 3 September 971 እ.ኤ.ኣ. = 963 ዓ.ም. 4 September 971 - 31 December 971 እ.ኤ.ኣ. = 964 ዓ.ም."} {"id": "6427", "contents": "1 January 956 - 2 September 956 እ.ኤ.ኣ. = 948 ዓ.ም. 3 September 956 - 31 December 956 እ.ኤ.ኣ. = 949 ዓ.ም."} {"id": "6433", "contents": "1 January 953 - 2 September 953 እ.ኤ.ኣ. = 945 ዓ.ም. 3 September 953 - 31 December 953 እ.ኤ.ኣ. = 946 ዓ.ም."} {"id": "3577", "contents": ""} {"id": "7777", "contents": "1 January 290 - 28 August 290 እ.ኤ.ኣ. = 282 ዓ.ም. 29 August 290 - 31 December 290 እ.ኤ.ኣ. = 283 ዓ.ም."} {"id": "6715", "contents": "1 January 816 - 1 September 816 እ.ኤ.ኣ. = 808 ዓ.ም. 2 September 816 - 31 December 816 እ.ኤ.ኣ. = 809 ዓ.ም."} {"id": "6727", "contents": "1 January 810 - 1 September 810 እ.ኤ.ኣ. = 802 ዓ.ም. 2 September 810 - 31 December 810 እ.ኤ.ኣ. = 803 ዓ.ም."} {"id": "6757", "contents": "1 January 795 - 2 September 795 እ.ኤ.ኣ. = 787 ዓ.ም. 3 September 795 - 31 December 795 እ.ኤ.ኣ. = 788 ዓ.ም."} {"id": "7897", "contents": "1 January 230 - 28 August 230 እ.ኤ.ኣ. = 222 ዓ.ም. 29 August 230 - 31 December 230 እ.ኤ.ኣ. = 223 ዓ.ም."} {"id": "7177", "contents": "ማላያላም (മലയാളം) በደቡብ ሕንድ የሚናገር ቋንቋ ነው። የድራቪዲያን ቋንቋዎች ቤተሠብ አባል ነው። 37 ሚሊዮን ተናጋሪዎች ሲኖረው ከሕንድ አገር 23 ይፋዊ ቋንቋዎች አንዱ ነው። የታሚል ቅርብ ዘመድ ቢሆንም ከታሚል የተለየ የራሱን ፊደል አለው። wikt:Wiktionary:ድራቪዳውያን_ልሳናት_ሷዴሽ የማላያላም ውክፔዲያ አለ! (ይህ ቋንቋ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "4129", "contents": "ኖርዌይ ፣ በይፋ የኖርዌይ መንግሥት ፣ በሰሜን አውሮፓ ውስጥ ኖርዲክ ሀገር ናት ፣ የዋናው መሬት ግዛት የምእራባዊ እና ሰሜናዊውን የስካንዲኔቪያን ባሕረ ገብ መሬትን ያጠቃልላል። የራቀ የአርክቲክ ደሴት ጃን ማየን እና የስቫልባርድ ደሴቶች የኖርዌይ አካል ናቸው። ቡቬት ደሴት፣ በሱባታርክቲክ ውስጥ የምትገኘው፣ የኖርዌይ ጥገኝነት ነች። እንዲሁም የጴጥሮስ 1 ደሴት እና የኩዊን ሞድ ምድር የአንታርክቲክ ግዛቶችን የይገባኛል ጥያቄ ያቀርባል። የኖርዌይ ዋና ከተማ እና ትልቁ ከተማ ኦስሎ ነው። ኖርዌይ በድምሩ 385,207 ስኩዌር ኪሎ ሜትር (148,729 ካሬ ማይል) ያላት ሲሆን በጥር 2022 5,425,270 ህዝብ ነበራት። ሀገሪቱ በ1,619 ኪሜ (1,006 ማይል) ርዝመት ያለው ረጅም ምስራቃዊ ድንበር ከስዊድን ጋር ትጋራለች። በሰሜን ምስራቅ ፊንላንድ እና ሩሲያ እና በስካገርራክ የባህር ዳርቻ በደቡብ ፣ በሌላኛው በኩል ዴንማርክ እና እንግሊዝ ናቸው። ኖርዌይ ከሰሜን አትላንቲክ ውቅያኖስ እና ከባረንትስ ባህር ጋር ትይዩ ሰፊ የባህር ዳርቻ አላት። የባህር ላይ ተጽእኖ የኖርዌይን የአየር ንብረት ይቆጣጠራል, በባህር ዳርቻዎች ላይ መጠነኛ ዝቅተኛ የሙቀት መጠኖች; የውስጠኛው ክፍል ቀዝቀዝ እያለ ፣እንዲሁም በሰሜን ኬክሮስ ላይ ካሉ ሌሎች የአለም አካባቢዎች በጣም ገር ነው። በሰሜናዊው የዋልታ ምሽት እንኳን, ከቅዝቃዜ በላይ ያለው የሙቀት መጠን በባህር ዳርቻ ላይ የተለመደ ነገር ነው. የባህር ላይ ተጽእኖ በአንዳንድ የአገሪቱ አካባቢዎች ከፍተኛ ዝናብ እና የበረዶ ዝናብ ያመጣል."} {"id": "13111", "contents": "ቢጫ የቀለም አይነት ሲሆን የሞገድ ርዝመቱ ከ 590–560 nm እና የድግግሞሽ መጠኑ ከ 510–540 THz ነው።"} {"id": "11833", "contents": "ኅዳር ፩ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፷፩ኛው እና የመፀው ወቅት ፴፮ተኛ ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፫፻፭ ቀናት በ ዘመነ ዮሐንስ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፫፻፬ ቀናት ይቀራሉ። ፲፰፻፷፬ ዓ.ም. - ለስድስት ዓመታት አፍሪቃ ውስጥ ጠፍቶ የነበረው የስኮትላንድ ተወላጅ ዶክተር ዴቪድ ሊቪንግስተን በታንጋኒካ ሐይቅ አካባቢ ኡጂጂ በሚባል ሥፍራ ላይ፣ በ ጋዜጠኛው ሄንሪ ሞርቶን ስታንሊ ተገኘ። ፲፱፻፴፩ ዓ.ም. - የቀድሞው ኦቶማን ግዛት ከአከተመ በኋላ፣ አዲሷን የቱርክ ሪፑብሊክን የመሠረተው ሙስታፋ ካማል አታቱርክ አረፈ። ፲፱፻፶፫ ዓ/ም - የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት መንግሥት፣ የዋቢ ሸበሌን ወንዝ ፍሰት እና ልማት ጥናት ለማካሄድ ‘ኢንግራ’ ከተባለ የዩጎዝላቪያ ተቋም ጋር የ፲ ዓመት ስምምነት ፈረመ። ፲፱፻፷፰ ዓ/ም - የቀድሞዋ የፖርቱጋል ቅኝ ግዛት አንጎላ ነፃነቷን ተቀዳጀች። ፲፱፻፹፰ ዓ.ም.- በናይጄሪያ ታዋቂው ደራሲና የተፈጥሮ ጉዳይ ተከራካሪ ኬን ሳሮ ዊዋ (Kenule \"Ken\" Beeson Saro Wiwa)፣ ሰፊ የዓለም አቀፍ ተቃውሞ ቢኖርም በአገሪቱ መንግሥት ከ ሌላ ስምንት ሰዎች ጋር በስቅላት የሞት ቅጣት ተቀጣ። ፲፬፻፸፮ ዓ.ም.- በጀርመን የሉተራን ፕሮቴስታንት ኃይማኖት መሥራች ማርቲን ሉተር አይስሌበን በሚባል ሥፍራ ተወለደ። ፲፱፻፲፪ ዓ.ም.- በኮንጎ የካታንጋን ግዛት ነጥሎ በ፲፱፻፶፫ ዓ.ም. የዚያው ክልል ፕሬዚደንትነት የተመረጠውና የወቅቱ የአገሪቱ ጠቅላይ ሚኒስቴር ፓትሪስ ሉሙምባን ያስጠለፈና ያስገደለው ሞይስ ቾምቤ ተወለደ። ፲፰፻፹፬ ዓ.ም. - በሐረር ከተማ የኖረው የፈረንሳይ ዜጋ፣ ጸሐፊው አርተር ራምቦ አረፈ። ፲፱፻፴፩ ዓ.ም.- የቀድሞው ኦቶማን ግዛት ከአከተመ በኋላ፣ አዲሷን የቱርክ ሪፑብሊክን የመሠረተው ሙስታፋ ካማል አታቱርክ አረፈ። ፲፱፻፸፭ ዓ.ም.- የሶቪዬት ሕብረት መሪ ሊዮኔድ ብሬዥኔቭ ፲፱፻፹፰ ዓ.ም.- በናይጄሪያ ታዋቂው ደራሲና የተፈጥሮ ጉዳይ ተከራካሪ ኬን ሳሮ ዊዋ፣ ሰፊ የዓለም አቀፍ ተቃውሞ ቢኖርም በአገሪቱ መንግሥት ከ ሌላ ስምንት ሰዎች ጋር በሰቀላ የሞት ቅጣት ተቀጣ። ፲፱፻፺፮ ዓ.ም. - የዚምባብዌ የመጀመሪያው ፕሬዚደንት ካናን ባናና ፳፻፩ ዓ.ም.- በደቡብ አፍሪቃ የአፓርታይድ ዘመን በስደት ላይ በዘፋኝነት በዓለም ዝና እና በምዕራባውያን ዘንድ “እናት አፍሪቃ” የሚለውን ቅጽል ስም ያተረፈችው፣ እንዲሁም በኢትዮጵያ አገራችን የጥላሁን ገሠሠን “የጥንቱ ትዝ አለኝ” የተባለውን ዘፈን በቋንቋችን በመዝፈኗ የምናውቃት ሚሪያም ማኬባ፤ በተወለደች በሰባ ስድስት ዓመቷ አረፈች። (እንግሊዝኛ) http://news.bbc.co.uk/onthisday/hi/dates/stories/november/10/newsid_2539000/2539561.stm (እንግሊዝኛ) http://www.nytimes.com/learning/general/onthisday/20081110.html (እንግሊዝኛ) P.R.O., FO 371/154836 - Annual Report from Ethiopia for 1960"} {"id": "13459", "contents": "ለመሆኑ \"እኔ ማነኝ\" ብለው ያውቃሉ? ካለወቁ ግን ጌዜ አለዎትና ራስዎን ይጠይቁ። የስነ-ህዋ ተመራማሪዎች ግን ሰወች የሚያስቡ ዩኒቨርስ ናቸው ይላሉ። አንድ ነገር ይወቁ እየኖርን ያለነው እጅግ ስፍር ቁጥር በሌላቸው ከዋክብቶች፣ ፕላኔቶች፣ ቋጥኞች ውስጥ ነው።"} {"id": "9607", "contents": "ጸሀይ ሳለ ሩጥ አባት ሳለ አጊጥ ጸሀይ ብልጭ ወፍ ጭጭ ሲል ጸሀይ ካልወጣ ከሰፈረበት አይነሳ አንበጣ ሴት ምክንያት አታጣ ጸሀይ የጠዋት አዱኛ የሽበት ጸሀይ ያየውን ሰው ሳያየው አይቀርም ጸሀይና ንጉስ ሳለ ሁሉም አለ ጸሎት በጽሞና ነገር በደመና ጸሎት በፍቅር ሀይማኖት በምግባር ጸሎት ከፍቅር ሀይማኖት ከምግባር ይበጃል ጸሎት ከፍቅር ሀይማኖት ከግብር ጸሎት ያለፍቅር ሀይማኖት ያለግብር አይረባም ጸጸት እያደር ይመሰረት ጻድቃን ሳይቀጣጠሩ ይገናኛሉ ጻድቃን ሳይቀጣጠሩ ይገናኛሉ ሀጥአን ግን በተቃጠሩበት ይተጣጣሉ ጽዋ በተርታ ስጋ በገበታ ጽድቁ ቀርቶብኝ በቅጡ በኮነነኝ ጽድቁ ቀርቶብኝ በውሉ በኮነነኝ ጽድቅ ለመንኳሽ ቀኝ ለከሳሽ ጽድቅ እንደ ላሊበላ እድሜ እንደ ማቱሳላ ይስጥህ ጽህፈት በብራና ዘፈን በበገና ጾማ ጾማ ለጸሎተ ሀሙስ እርጎ ትልስ ጾም ገዳፊና ሰው ጠባቂ ለጥቂት ይሳሳታል"} {"id": "13693", "contents": "ቻርለስ ሳተን የኢትዮጵያ ታዋቂ ዘፋኝ ሲሆን ብዙ ዘመናዊ የሙዚቃ ስራወችን በማቅረብ ይታወቃል። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "13735", "contents": "ደርቆ ተንጣጣ (19) አንድ ሰሞን አለቃ በጣም ቆንጆ ልጅ ያገባሉ። ከዚያም ያው እንደ ባህል ወጉ ልጂቱ እሳቸው ጋ ልታድር ቤታቸው ትሄዳለች። እናም ቀኑ ተገባዶ ማታ ላይ አለቃ ቆጥ ላይ ወጥተው ሲጠብቋት እሷ ማታ ወደ ቤተሰቦቿ ከድታ ልትሮጥ ከቤት ስትወጣ ውጪው እንደአጋጣሚ ዝናባማ ስለነበር አድልጧት ትወድቅና ተመልሳ ቤት ትገባለች። ቤት ገብታም ምድጃ ዙሪያ ተቀምጣ ልብሷን ስታደርቅ ሳት ይላትና ጡጥ ታደርጋለች። ይህን የሰሙት አለቃ «አንቺ አትተኝም?» ይሏታል። እሷም «እስኪ ይቆዩ ልብሴ ምጥጥ ምጥጥ ይበልልኝ» ትላለች። እሳቸውም እሺ ብለም ዝም ሲሉ ልጂቱ አሁንም ደግማ ዛጥ ታደርጋለች።በሁኔታው የተቆጡት አለቃ በስጨት ብለው «አንቺ አትተኝም?» ሲሏት። እሷ «እስኪ ይቆዩ...ልብሴ ይድረቅ ትላለች።» ከዚያም አለቃ ቀጥለው «ኧረ ...ኤዲያ ...ልብስሽ ደርቆማ እየተንጣጣ» ብለው ባሽሙር ጠቅ አረጓት ይባላል።"} {"id": "13765", "contents": "አለቃ አለ ዕቃ (51)አንዴ አለቃ ገብረ ሀና መንደራቸው ካለ ግድግዳ ተጠግተው ሽንታቸውን እየሸኑ ሳለ ,አንድ ጎረቤታቸው አይቷቸው ሰላምታ ሊሰጥ «አለቃ» ቢላቸው እሳቸው «ቆሜ ስሸና እያየህ እንዴት አለቃ (= አለ እቃ ) ትለኛለህ» አሉት ይባላል።"} {"id": "13933", "contents": "ዓጼ ይግባ ጽዮን በዘውድ ስማቸው ቀዳማዊ ሰለሞን ከ1285 - 1294 (እ.ኤ.አ) ሲነግሱ ከአባታቸው ይኩኖ አምላክ ጋር ከንግስናቸው በፊት አገሪቱን አብረው አስተዳድረዋል። በዚህ ንጉስ ዘመን የነበረው ታዋቂው የአውሮጳ ተጓዥ ማርኮ ፖሎ ስለአጠቃላይ የኢትዮጵያ ግዛትና በተለይ ንጉሱ በአዳል ላይ ያደረገውን ውጊያ በ1290 ባሳተመው መጽሃፉ ላይ ጠቅሷል፡ እንደሰማሁት፣ በ1288 የሃበሻው ንጉስ ወደ እየሩሳሌም በመሄድ የኢየሱስ ክርስቶስን መቃብር ለመሳለም ፈልጎ የሱ መኮንኖች ይህ የሚያስከትለውን ችግር በተለይ የእስልምና ተከታይ መንግስታት በአካባቢ መብዛትን ግምት ውስጥ በማስገባት በሱ ምትክ በሃይማኖተኛነቱ ይደነቅ የነበረ ጳጳስ እንዲሄድ አድርጎ ይህ ጳጳስ እየሩሳሌም በመሄድ ስለት አስገብቷል። ጳጳሱ ሲመለስ ግን አዳል ውስጥ ተማርኮ የአዳሉ መሪ ጳጳሱ እስልምና እንዲቀበል ቢመክረው እምቢ በማለቱ ጳጳሱ እንዲገረዝ [እንዲሰለብ?] አደረገ። ከዚያም ጳጳሱ ወደ አገሩ ከተመለሰ በኋላ የተደረገበትን ግፍ ለንጉሱ ነገረው። ንጉሱም ወዲያው ፈረሱን አስጭኖ ከሰራዊቱ ጋር አዳልን ለማጥፋት ዘመተ። የአዳሉም ልዑል የአቢሲኒያ ጦር እንደዘመተበት በሰማ ጊዜ ሁለት ባለ ብዙ ሰራዊት እስልምና ተከታይ ንጉሶች ከእንዲረዱት ጥሪ አደረገ። ነገር ግን የሃበሻው ንጉስ ስላሸነፋቸው የኤደንን [አዳል?] ዋና ከተማ [ዘይላ?] በመቆጣጠር ከተማይቱን በዘበዘ። ይህም ለጳጳሱ የተደረገበትን ጉዳት ለመበቀል ነበር። በዚህ ድል ምክንያት ሰላም በመገኘቱ የእስልምና ተከታይ የሆኑ ነጋዴወች ለመጀመሪያ ጊዜ የኢትዮጵያውን ውስጠኛውን ክፍል ዘልቀው ለመግባትና ለመነገድ ክፍተት አገኙ፣ በብዛትም በአገሪቷ ለመሰራጨት ቻሉ። ይህ በዚ እንዳለ እስልምና በሃድያ፣ ሶማሊያ፣ ሐረር፣ይፋት እና ዳህላክ ደሴቶች ከዚህ ንጉስ ዘመን በፊት ስር የሰደደ ቢሆንም፣ በአፋር ፣ አርሲና ሲዳሞ መሰበክና መስፋፋት የጀመረው በዚህ ዘመን ነበር። አርጎባም በእስልምና ስር የወደቀው በዚህ ዘመን ነው። የወላስማ ሥርወ መንግሥት በይፋት የተነሳው በ1285 በዚህ ጊዜ ነው፤ ቀስ ብሎም አዳዲሶቹን ክፍለ ሃገሮች፦ ፈተገርን፣ ዳዋሮን እና ባሌን በተጽዕኖው ስር ለማስገባት ቻለ። በትግራይ] ውስጥ የእስልምና ተከታዮች መሰባሰቢያ የሆነው ነጋሽ እየጎለመሰ ሄደ። በጥንቱ የኢትዮጵያ ነገስታት የነበረው ቋሚ ችግር፣ ስልጣንን የማወርስ ችግር ነበር። ይግባ ጺዮን 5 ወንድ ልጆች ነበሯቸው ግን ከ5ቱ የትኛው እንዲነግስ መወሰን ስላልቻሉ እያንዳንዱ ልጅ ለአንድ አመት እንዲነግስ እንዳረጉ ታሪክ ጻህፍት ይዘግባሉ ^ Marco Polo, Travels, book 3, chapter 35."} {"id": "13975", "contents": "አቡነ ሰላማ በአጼ ቴወድሮስ ዘመን የነበሩ ፓትሪያርክ ናቸው። የአቡነ ሰላማ ከሳቴ ብርሃን አጭር ታሪክ “ዓለም አልተገባቸውምና በምድረ በዳና በተራራ፥ በዋሻና በምድር ጒድጓድ ተቅበዘበዙ።” ዕብ. 11፥38። በእርግጥ ዓለም ለእገሌ ይገባል ለእገሌ አይገባም የምትባል አይደለችም። ቅዱሳን መናንያን ግን በራሳቸው ፈቃደ ዓለምን አንፈልግሽም ስላሏት ዓለም አልተገባቸውም ተባሉ። እንደ ማንኛውም ሰው በዓለም መኖር ሲችሉ ዓለምን ንቀው መኖሪያቸውን በተራራና በዋሻ አደረጉ። ያላቸውን ንቀው እንደ ሌላቸው በመሆን ስለ ሰማያዊ ፍቅር መከራን ተቀበሉ። “ሁሉን እያጡ መከራን እየተቀበሉ እየተጨነቁ የበግና የፍየል ሌጦ ለብሰው ዞሩ” ዕብ. 11፥37 ወዳጄ ሆይ! ለመሆኑ ቅዱሳን አባቶቻችን የሞቀ ቤታቸውን ጥለው በዱር በጫካ ከአራዊት ጋራ መኖርን መምረጣቸው እንደ ሞኝነት ይቆጠር ይሆን? ወይስ እውቀት ያነሳቸው ይመስልሃል? አይደለም። በሳይንሱ ዓለም ትምህርት ተምረው ዲፕሎም፣ ዲግሪ፣ ማስትሬት የጨረሱ ዶክትሬትም ጨብጠው ወደ ገዳም የገቡ ብዙዎች ናቸው። እነዚህ ቅዱሳን በዓለም ላይ ሳሉ ብዙ ነገር ቢኖራቸውም እንኳን የሚበልጠውን ሰማያዊ ፍቅር ፈልገው ሁሉንም ትተው ወደ ምናኔ ገቡ። “እውነት እላችኋለሁ እናንተስ የተከተላችሁኝ፥ በዳግመኛ ልደት የሰው ልጅ በክብሩ ዙፋን በሚቀመጥበት ጊዜ፥ እናንተ ደግሞ በአሥራ ሁለቱ የእስራኤል ነገድ ስትፈርዱ በአሥራ ሁለት ዙፋን ትቀመጣላችሁ።” ማቴ. 19፥28። ወዳጄ ሆይ!"} {"id": "11245", "contents": "1641 አመተ ምኅረት ነሐሴ 30 ቀን - በኢጣልያ ካስትሮ የሚባል ከተማ በሮማ ፓፓ ላይ አመጽ አድርጎ፡ የፓፓ ሃያላት አጠፉት። በእንግሊዝ ንጉሥ 1 ቻርልስ ይሙት በቃ ተፈረደባቸው።"} {"id": "15271", "contents": "ልፋ ያለው በሬ ቆዳው ለከበሮ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ልፋ ያለው በህልሙ አቅማዳ ያለፋል"} {"id": "15991", "contents": "ስራ ያጣ ቄስ ቆቡን ቀዶ ይሰፋል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ስራ ያጣ መነኩሴ ቆቡን ቀዶ ይሰፋል"} {"id": "16021", "contents": "ሹመት ሺህ ሞት የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሹመትን ሁለት ሰይፍነት ያሳያል"} {"id": "15445", "contents": "መቅረቧን ሳታውቅ እጇን ታጠበች የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሳይጠሩት አቤት ሳይልኩት ወዴት"} {"id": "14323", "contents": "ሚያዝያ ፳፫ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪፻፴፫ኛው ዕለት ሲሆን የፀደይ (በልግ)ወቅት ፳፰ተኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በዘመነ ዮሐንስ ፻፴፫ ዕለታት ሲቀሩ፤ በዘመነ ማቴዎስ፤ ማርቆስ እና ሉቃስ ደግሞ ፻፴፪ ዕለታት ይቀራሉ። የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ይሄንን ዕለት ሰማዕቱ ቅዱስ ጊዮርጊስ የሞተበትን ዕለት ማስታወሻ አድርጋ ትዘክረዋለች፡ “በዘአዕረፈ እግዚእየ ማር ጊዮርጊስ ገብሩ ለኢየሱስ ክርስቶስ በዘተከለለ ወርኁ በጽርዕ ጵንፍልዮ ስሙ ዘበትርጓሜሁ ሚያዝያ አመ ፳ወ፫ ለሠርቅ ወዕለቱሂ ዓርብ በጊዜ ፱ቱ ሰዓት አሜን።” “የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስ አገልጋይ ጌታዬ ቅዱስ ጊዮርጊስ ያረፈበት ሰማዕትነቱን የፈጸመበት ወሩ በጽርዕ ጵንፍልዮ ይባላል። ይኸውም ሚያዝያ ነው ወሩ በባተ በሃያ ሦስት ቀን ዕለቱም ዓርብ በዘጠኝ ሰዓት ነው አሜን።” ፲፯፻፺፭ ዓ/ም - የአሜሪካ ኅብረት መንግሥት የኦርሊአንስ ግዛት የተባለውን ክፍል ከፈረንሳይ ላይ በ አሥራ አምስት ሚሊዮን ዶላር ገዛ። ፲፰፻፬ ዓ/ም ከዘጠኝ ዓመት በፊት ከፈረንሳይ የተገዛው የኦርሊአንስ ግዛት ሉዊዚያና ተብሎ የአሜሪካ አሥራ ስምንተኛው የኅብረት አባል ሆነ። ፲፱፻፷፰ ዓ/ም ፥ የኅብረተ ሰብአዊት ኢትዮጵያ ጊዜያዊ ወታደራዊ አስተዳደር፣ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ዴሞክራሲያዊ አብዮት ፕሮግራምን አወጣ። ^ ገድለ ጊዮርጊስ፦ በግእዝና በአማርኛ፣ ፲፱፻፺ ዓ/ም፣ ገጽ ፻፶፰-፻፶፱ http://www.ethiopianreporter.com ኪንና ባህል፡ ሳምንቱ በታሪክ (እንግሊዝኛ) http://en.wikipedia.org/wiki/April_30"} {"id": "16879", "contents": "በቤት ውስጥ መጥፎ ለውጭ ሰው ደግሞ ጥሩ የሆነ/ች ሰውን የሚገልጽ"} {"id": "14479", "contents": "ሆዱን ያለ ሆዱን ተወጋ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሆዱን ያለ ሆዱን ተወጋ የአማርኛ ምሳሌ ነው። በጥቅም ላይ ብቻ የተመሰረተ ርዕዮት ኋላ ጉዳት ያመጣል"} {"id": "16987", "contents": "ሴት (ጾታ) ወይም አንስት - ማናቸውም ፍጡር ሴቶች - የሰው ልጅ ጾታ ሴት (የአዳም ልጅ) - መጽሐፍ ቅዱስ ሴት (የግብጽ አፈ ታሪክ) ከግብጽ ፈርዖኖች፦ ሴት ፐሪብሰን ሴት-ሔሩ ኻሰኸምዊ ሴት መሪብሬ"} {"id": "17113", "contents": "በጥቅምት አንድ አጥንት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "17245", "contents": "ብልህ ሚስት የባል አክሊል ወይም የተሳካ የባል ህይወት ምክንያት ናት"} {"id": "18421", "contents": "ሀደሪኛ ወይም ሐረርኛ፣ ሐረሬኛ በኢትዮጵያ የሚነገር ቋንቋ ሲሆን የሴማዊ ቋንቋዎች አባል ነው። በሐረር ከተማ የሚገኙት የሐረሪ ብሔረሰብ ተወላጆች የሚናገሩት ቋንቋ ነው። ለዛይኛ እና ስልጤኛ የቀረቡ ብዙ ቃላቶችን ይዟል። https://am.wiktionary.org/wiki/Wiktionary:የኢትዮጵያ_ሴማዊ_ሷዴሽ - የሀደሪኛ ቃላት በውክሽኔሪ (ይህ ቋንቋ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "18469", "contents": "ታሞ የተነሳ እግዚሄርን ረሳ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የተደረገለትን የመርሳት ጸባይ በሰው የተፈጥሮ እንደሚታይ የሚያሳይ ተረትና ምሳሌ"} {"id": "20779", "contents": "ውሀ ከነቁ አባባ ከአጽቁ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ውሀ ከነቁ አባባ ከአጽቁ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "18583", "contents": ""} {"id": "20893", "contents": "ዝሆን እንሆት ፍለጋው ወዴት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዝሆን እንሆት ፍለጋው ወዴት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "16531", "contents": "ቀበሮ የበሬ ቆለጥ ይወድቅልኛል ብላ ስትከተል ዋለች የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "17863", "contents": ""} {"id": "17941", "contents": "ተኳሽ በሁለት አይኑ አያነጣጥርም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "17959", "contents": "ማጎግ (ዕብራይስጥ፡- מגוג) በኦሪት ዘፍጥረት ምዕ. 10 መሠረት ከያፌት ሰባት ልጆች ሁለተኛው ነው። ማጎግ ደግሞ በትንቢት ይጠቀሳል፤ በተለይ ትንቢተ ሕዝቅኤል 38፡2 ጎግ የሚባለው አለቃ ሲገልጽ የአገሩ ስም «ማጎግ» ይባላል፦ «በጎግ ላይና በማጎግ ምድር ላይ፣ በሞሳሕና በቶቤል ዋነኛ አለቃ ላይ» ይላል። በዮሐንስ ራዕይ 20፡8 «በአራቱም በምድር ማዕዘን ያሉትን አሕዛብ፥ ጎግንና ማጎግን፥ እንዲያስታቸው ለሰልፍም እንዲያስከትታቸው ይወጣል፤ ቍጥራቸውም እንደ ባሕር አሸዋ የሚያህል ነው» ሲል እዚህ ለመጀመርያው ጊዜ «ጎግና ማጎግ» አንድላይ ይሰየማሉ። «ጉግማንጉግ» የሚለው የአማርኛ ዘይቤ ከዚህ ጥቅስ (ራዕይ 20፡8) የተወረደ ነው። የአይሁድ ታሪክ ጸሐፊ ዮሴፉስ (1ኛው ክፍለ ዘመን ዓ.ም.) እንዳለው የማጎግ ልጆች የእስኩቴስ ሰዎች ነበሩ፤ ይህም ብሔር በጥንት ከጥቁር ባሕር ስሜን የተገኘ ሰፊ ሕዝብ ነበር። ግሪኮች እስኩቴስን «ማጎጊያ» ይሉት እንደ ነበር ጻፈ (Ant., bk. I, 6)። ኢሲዶር ዘሰቪላ (600 ዓ.ም. ግድም) እንደ ጻፈው፣ ከዚህ በላይ አንዳንድ ሰዎች ማጎግ የጎታውያን አባት እንደ ነበር ይቆጥሩት ነበር በማለት ይጨምራል። ዳሩ ግን ይህ 'ስለ ስሞቹ ተመሳሳይነት ይሆናል' ብሎ መሰለው። (Etymologiae, IX, 89)."} {"id": "21481", "contents": "የጥቅምት ቀን እና የቆንጆ ሳቅ አያታልልህ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የጥቅምት ቀን እና የቆንጆ ሳቅ አያታልልህ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20677", "contents": "ከኑግ ጋር የተገኘ ሰሊጥ በጣም ይጣፍጣል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ከኑግ ጋር የተገኘ ሰሊጥ በጣም ይጣፍጣል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "52067", "contents": "ቃልም እግዚአብሔር ነበረ ------> ቃልም ሥጋ ሆነ ስለዚህ እየሱስ እግዚአብሄር ነው ብለህ ካመንክ ኢሄን አንብበው እስቲ ፦ ‘በፊትህ መንገድህን ያዘጋጅልህ ዘንድ፣ ከአንተ አስቀድሜ መልእክተኛዬን እልካለሁ።’ ማቴዎስ 11 : 7 የዮሐንስ ደቀ መዛሙርት ከሄዱ በኋላ፣ ኢየሱስ ለሕዝቡ ስለ ዮሐንስ እንዲህ ሲል ተናገረ፤ “ወደ ምድረ በዳ ምን ልታዩ ወጣችሁ? ሸምበቆ በነፋስ ሲወዛወዝ? 8 ወይስ ምን ልታዩ ወጣችሁ? ባማረ ልብስ ያጌጠ ሰው? ባማረ ልብስ ያጌጡ በነገሥታት ቤት አሉላችሁ። 9 ታዲያ ምን ልታዩ ወጣችሁ? ነቢይ ልታዩ?"} {"id": "30991", "contents": "[[ስዕል:|thumb|300px| ነፈርካሬ]] ነፈርካሬ የግብጽ የቀድሞ ዘመነ መንግሥት ፈርዖን ነበረ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "52283", "contents": "Temesgen Birhanu"} {"id": "22549", "contents": "የደቡብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲ ነው።"} {"id": "22555", "contents": "የጋምቤላ ሕዝቦች አንድነት ዲሞክራሲያዊ ንቅናቄ የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲ ነው።"} {"id": "19525", "contents": "ነገሬ በሆዴ መንገዴ ባመዴ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "31051", "contents": "[[File:|250px| right| thumb|3 አዳድ-ኒራሪ]] 3 አዳድ-ኒራሪ ከ እስከ ዓክልበ. የአሦር ንጉሥ ነበረ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "21877", "contents": "ያፍላ የለው ቀፋፋ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያፍላ የለው ቀፋፋ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "52403", "contents": "ሶሪያ (አረብኛ፡ سُورِيَا ወይም سُورِيَة፣ Sūriyā)፣ በይፋ የሶሪያ አረብ ሪፐብሊክ (አረብኛ፡ ٱلْجُمْهُورِيَّةُ ٱلۡعَرَبِيَّةُ ٱلسُّورِيَة፣ በምእራብ-አስያ-አራብዒህ-አስያ-አስያ-አስያ-አስያ-ጁምህ-ሀገር፣ ሮማንኛ ሶሪያ በምዕራብ የሜድትራንያን ባህርን፣ በሰሜን ቱርክ፣ ኢራቅን በምስራቅና በደቡብ ምስራቅ፣ በደቡብ ዮርዳኖስ፣ እና እስራኤል እና ሊባኖስን በደቡብ ምዕራብ ትዋሰናለች። ቆጵሮስ በምዕራብ በሜዲትራኒያን ባህር በኩል ትገኛለች። ለም ሜዳ፣ ከፍተኛ ተራራዎች እና በረሃዎች ያሉባት ሀገር፣ ሶሪያ የተለያዩ ጎሳ እና ሀይማኖታዊ ቡድኖች የሚኖሩባት ሲሆን አብዛኞቹ የሶሪያ አረቦች፣ ኩርዶች፣ ቱርክማን፣ አሦራውያን፣ አርመኖች፣ ሰርካሲያን፣ ማንዳውያን እና ግሪኮች ይገኙበታል። የኃይማኖት ቡድኖች ሱኒዎች፣ ክርስቲያኖች፣ አላውያን፣ ድሩዝ፣ ኢስማኢሊስ፣ መንዳኢያን፣ ሺዓዎች፣ ሳላፊዎች እና ያዚዲስ ይገኙበታል። የሶሪያ ዋና ከተማ እና ትልቁ ከተማ ደማስቆ ነው። አረቦች ትልቁ ጎሳ ሲሆኑ ሱኒ ደግሞ ትልቁ የሃይማኖት ቡድን ነው። ሶሪያ 14 ጠቅላይ ግዛቶችን ያቀፈች አሃዳዊ ሪፐብሊክ ስትሆን በፖለቲካዊ መልኩ ባቲዝምን የምትደግፍ ብቸኛ ሀገር ነች። ከተባበሩት መንግስታት ድርጅት፣ ከተባበሩት መንግስታት ድርጅት ውጪ የአንድ አለም አቀፍ ድርጅት አባል ነው። እ.ኤ.አ. በኖቬምበር 2011 ከአረብ ሊግ እና ከእስላማዊ ትብብር ድርጅት ታግዶ ከህብረት ለሜዲትራኒያን ባህር እራሱን ታግዷል። “ሶሪያ” የሚለው ስም በታሪክ ሰፊ ክልልን የሚያመለክት፣ በሰፊው ከሌቫንት ጋር ተመሳሳይ ነው፣ እና በአረብኛ አል ሻም በመባል ይታወቃል። ዘመናዊው መንግሥት የ 3 ኛው ሺህ ዓመት ዓክልበ."} {"id": "22813", "contents": "ጨባ (Vachellia nilotica) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።"} {"id": "22837", "contents": "ነብር በእስያ ውስጥ የሚገኝ አጥቢ እንስሳ ነው። ነብር በድመት አስተኔ ውስጥ ከግስላዎች ወገን ናቸው፤ ስለዚህ አንዳንዴ ግስላ ነብር፣ ነብርም ግስላ ይባላሉ።"} {"id": "23113", "contents": "አርባዕቱ እንስሳ (አራቱ እንስሳ)፡ በሰሜን ወሎ (የድሮው አንጎት)) የሚገኝ፣ እንደ ላሊበላ አብያተ ክርስቲያናት ከአለት ፍልፍል የተሰራ፣ ነገር ግን ከላሊበላ 35ኪሎ ሜትር ርቆ የሚገኝ የሚገኝ ቤተ ክርስቲያን ነው። በውስጡ የቆዩ ጌጣ ጌጦችን፣ ቅርጻ ቅርጽ ያላቸው አምዶችንና በአክሱም ሃውልት መልክ የተቀረጹ መቃ መድራፎችን ይዞ ይገኛል። አርባቱ እንስሳ ለአራቱ ወንጌላውያን መታሰቢያነት በዓፄ ካሌብ (518 ዓ.ም.) እንደተሰራ ትውፊት አለ። ^ Jean-Bernard Carillet, Stuart Butler, Dean Starnes, Ethiopia and Eritrea, lonelyplanet, 2009"} {"id": "23131", "contents": "አጽቢ ወይንም አጽቢ እንዳስላስ) በምስራቅ ትግራይ፣ ከኩሃ በስተ ስሜን ምስራቅ 50 ኪሎሜትር ርቆ የሚገኝ ከተማ ነው። የአጽቢ ወምበርታ አስተዳደር ማዕከል ነው። በ1800ዎቹ የአሞሌ ጨው ንግድ ዋና ማዕከል ነበር። http://wikimapia.org/#lat=13.8752464&lon=39.7378922&z=14&l=0&m=b"} {"id": "47227", "contents": "ፍሮገር (ጃፓንኛ: フロッガー፣ እንግሊዝኛ: Frogger) የ1981 እ.ኤ.አ አርኬድ ጌም ከኮናሚ ነው"} {"id": "47257", "contents": "ቻቶግራም (በንጋልኛ፦ চট্টগ্রাম /ቾቶግራም/፣ እንግሊዝኛ፦ Chittagong) የባንግላዴሽ ከተማ ነው። የሕዝቡ ቁጥር 2,581,643 አካባቢ ነው።"} {"id": "2281", "contents": "ፌኒየስ ፋርሳ Fenius Farsa (ወይም Farsaid ፋርሳይድ) በአይርላንድ አፈ ታሪክ የእስኩቴስ ንጉስ ነበሩ። የኦጋም ጽሕፈትና የጎይደልክ ቋንቋ የፈጠሩ እንደ ነበሩ ይባላል። («ጎይደልክ» የአይርላንድና የስኮትላንድ ጥንታዊ ቋንቋ ነው።) በ11ኛ መቶ ዘመን በወጣው መጽሐፍ ሌቦር ጋባላ ኤረን ዘንድ፣ ለናምሩድ የባቢሎን ግንብ ከሠሩት 72 አለቆች አንድ ሆነው ግንቡ ከወደቀ በኋላ ወደ እስኩቴስ ተጓዙ። ደግሞ በአውራከፕት ና ኔከሽ በተባለው ጥንታዊ መጽሐፍ ዘንድ ፌኒየስ ከጒደል ማክ ኤሆር፣ ከያር ማክ ኔማና ከ72 ሊቅውንት ጋራ ከእስኩቴስ ተጓዙ። በናምሩድ ግንብ በኩል የተደባለቁትን ልሣናት ለማጥናት ወደ ሰናዖር ሜዳ ደረሱ። ነገር ግን ከዚያ አስቀድሞ እንደ ተበተኑ አገኝተው፣ ፌኒየስ 72ቱን ሊቃውንት ቋንቋዎቻቸውን እንዲያጥኑ ወደ ተበተኑት ሕዝቦች ልከው በግንቡ ሥፍራ ቆይተው ሥራውን አስተባበሩ። ከ10 አመታት በኋላ ትንትናው ተፈጽሞ ከተደባለቁት ልሣናት የተሻለውን መርጠው «ምርጥ ቋንቋ» ፈጥሮ በጓደኛው ጒደል ስም ቋንቋውን «ጎይደልክ» አሉት። ደግሞ ኦጋም የሚባል ጽሕፈት ፈጠሩለት።"} {"id": "40987", "contents": "27 January በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) በዘመነ ማቴዎስ፣ በዘመነ ማርቆስና በዘመነ ሉቃስ ጥር 19 ቀን ማለት ነው። በዘመነ ዮሐንስ ግን (ዘመነ ሉቃስ የሥግር ዓመት በመሆኑ) ጥር 18 ቀን ላይ ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "45157", "contents": "፳፻፯ ዓመተ ምሕረት በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር ዘመነ ሉቃስ ሲሆን ዓመቱ ባለ ፫፻፷፮ ቀናት ዓመት ነው። ከመስከረም እስከ ነሐሴ ያሉት አሥራ ሁለቱ ወራት እያንዳንዳቸው ሠላሳ (፴) ቀናት ሲኖሩዋቸው አሥራ ሦሥተኛው የጳጉሜ ወር ደግሞ በዚህ ዓመት ስድስት (፮) ቀናት አሉት። ባብዛኛው አለም የጎርጎርያን ካሌንዳር በይፋ በሚጠቀምበት መጠን ይህ አመት ቁጥር (ከታኅሣሥ 21 ቀን በኋላ) 2015 እ.ኤ.አ. ነው። በሚከሉት አገራት ግን፣ ሌላ የአመት ቁጥር በይፋ (በመንግሥት ሥራ) ይጠቀማል፦ 5776 - እስራኤል 2557 (ከታኅሣስ 21 በኋላ) - ታይላንድ፣ ስሪ ላንካ 2072 (ከሚያዝያ 6 በኋላ) - ኔፓል 2007 - ኢትዮጵያ 1938 (ከመጋቢት 13 በኋላ) - ሕንድ፣ ካምቦዲያ 1436 (ከኅዳር 9 በኋላ) - ሳዑዲ አረቢያ፣ የመን፣ ኩወይት፣ ባሕሬን፣ ኤሚራቶች፣ ኳታር፣ ኦማን 1422 (ከሚያዝያ 6 በኋላ) - ባንግላዴሽ 1394 (ከመጋቢት 12 በኋላ) - ፋርስ፣ አፍጋኒስታን 1377 (ከመጋቢት 13 በኋላ) - በርማ 104 (ከታኅሣሥ 21 በኋላ) - ስሜን ኮርያ፣ ታይዋን 27 (ከታኅሣሥ 21 በኋላ) - ጃፓን ከዚህ በላይ በየአገሩ ብዙ ልዩ ልዩ ሃይማኖታዊ አቆጣጠሮች አሉ።"} {"id": "41203", "contents": "5 November በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) በዘመነ ማቴዎስ፣ በዘመነ ማርቆስና በዘመነ ሉቃስ ጥቅምት 26 ቀን ማለት ነው። በዘመነ ዮሐንስ ግን (ዘመነ ሉቃስ የሥግር ዓመት በመሆኑ) ጥቅምት 25 ቀን ላይ ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "2617", "contents": "ዋና ከተማ የአገር ወይም የክፍላገር መንግሥት የሚገኝበት ማዕከላዊ ከተማ ነው። ባለ ሥልጣኖች ሹሞችና መሪዎች ይሠሩበታል። ብዙ ጊዜ ዋና ከተማ የአገሩ ትልቁ ከተማ ይሆናል። ለምሳሌ ሞንቴቪዴዮ የኡራጓይ ታላቁ ከተማ ከመሆኑ በላይ በተጨማሪ ዋና ከተማው ነው። ቢሆንም ዋና ከተማ ሁልጊዜ ያገሩ አንደኛው ትልቅ ከተማ አይደለም። ለምሳሌ የዩናይትድ ስቴትስ ዋና ከተማ ዋሺንግተን ዲሲ ሲሆን ከአንደኛው ትልቅ ከተማው ግን ከኒው ዮርክ ከተማ ያንሳል። እንዲሁም የሕንድ ዋና ከተማ ኒው ዴሊ ከታላቁ ከተማ ከመምባይ በጣም ያንሳል። አንዳንድ አገር ከ1 በላይ ዋና ከተማ አለው። ለምሳሌ ቦሊቪያ ሁለትና ደቡብ አፍሪካ ሦስት ዋና ከተሞች አሉት። ናውሩ ምንም ይፋዊ ዋና ከተማ የሌላት የሰላማዊ ውቅያኖስ ደሴት አገር ናት። አንዳንድ አገሮች ደግሞ የዋና ከተሞቻቸውን ሥፍራ በየጊዜው ያዛውራሉ።"} {"id": "45553", "contents": "ቅዱስ ላሊበላ በ 1101 አ.ም ትህሳስ 29 ቀን ከ እናቱ ከኬርዮርና ከአባቱ ዛንስዮም ላሰታ ቡግና ወረዳ ሮሃ ከተባለች ቦታ ከ ፍልፍል ቤተ መቅደስ ውስጥ ተወለደ በዚህ ፍልፍል ቤተ-መቅደስ ውስጥ እድገቱን አደረገ ስድስት አመት ሲሞላው ቤተ-መንግስት አባ ዳንእል የተባሉ መምህር ተቀጥረውለት ከ ፊደል እስከ ዳዊት አጠናቆ ከዚያም የተማረውን የዕሁፍ ጥበብ በቤተ ጎሎጎታ ደብረ ሲና በሚገኘው ከ ኪዳነ ምህረት መንበር ታቦት ዙሪያ ላይ እራሱ የተዓፋቸው የሚዐለይበት ዕሁፎቸች ይገኛሉ፡፡ ቅዱስ ላሊበላ 12 አመት ሲሞላው አባቱ ዘንሳዮም 40 አመት ነግሶ በተወለደ በ 76 አመቱ ከዚህ አለም በ ሞት ተለየ ወድያው ብዙም ሳይቖይ እናቱ ኬርዮርና በሞት ተለየች፡፡ ቅዱስ ላሊበላ በ እናቱ ና አባቱ ህልፈተ ህይወተ በደረሰበት ሀዘን የተነሳ ሁሉን ነገር ለመርሳት ና የትምህርት ፍላጎት ለሞሞላት ጉዞውን ወደ ጎጃም በማድረገ አለም ስላሴ ከተባለው ደብር ከመምህር ኬፋ ሃዲሳቱን አጠናቖ በመመረቅ ወደ ሀገሩ ተመለሰ፡፡ በወቅቱም በኤትዮጵያ ላይ ነግሶ የነበረው ታላቅ ወንድሙ ቅዱሰ ገብረ ማሪያም ነበር ይህ እንዲህ እያለ በ እህቱ ላይ የእሱ ሊነግስ መሆኑ ቅናት አሳደረባት ቅዱስ ላሊበላ ሁሌም እሚጠጣው ባህላዊ መድሃኒት ውስጥ መርዝ በመጨመር ታስቀምጥለታለች አትሙት ያላት ነፍስ ግን የ ሃገሬውን በሃል ምክንያት አድርጎ ሳይቀመስ አይሰጥምና አብሮት የነበረው ዲያቖን የተቀመጠውን መድሃኒት ቀምሶ ወደ ነበረበት ጠረንቤዛ ላይ አንዳሰቀመጠው ወድያውኑ ህይወቱ ታልፋለች ቅዱስ ላሊበላ ይህን ባየ ጊዚ እኔን ለማአፋት የመጣው መድሃኒት የሌላውን ነፍስ አጠፋች በማለት የቀረውን መድሃኒት በመጠጣት ለ ሶሰት ለሊት እንደ ወደቀ ቀረ ከዚያም ነዋሪው ገንዦ ለ መቅበር ሲዘጋጁ የ ሰውነቱ ሙቀት አልተለየውም ነበር ይሄን ጊዜ ወድያው ቅዱስ ላሊበላ ነቃ የተመለከቱት ሰዎች ተደናገጡ ከዚያም ይህ ሁሉ ነገር በ እህቱ መደረጉ ያሳዘነው ቅዱስ ላሊበላ በመነሳት ጉዞውን ወደ ጫካ አደረገ ኑሮውንም ለ ረጅም አመት እዚያው አደረገ ይህ እንዲ እንዳለ ሚስት እምትሆነውን ሴት አገኝ ቤተሰቦን በማስጠየቅ በ ቤተ ክርስትያን ስርአት ተጋብተው ጥቂት አመት እንደቆዩ ጉዞውን እየሩሳሌም አደረገ ለ ተከታታይ 13 አመታትም ቆይታ በሓላ ወደ ባለቤቱ ተመልሶ ከ ውንድሙ ከ ቅዱስ ገብረ ማሪያም ጋር እርቅ በማውረድ ቅዱስ ገብረ ማሪያም ንግስናውን ለ ቅዱስ ላሊበላ በተወለደ በ57 አመቱ በማስረከብ ኑሮውን በ ገዳም አደረገ፡፡ ቅዱስ ላሊበላ ስልጣን ላይ ከወጣ በሓላ ሕንዓዎችን ለመገንባት አሰበ ከዚያም በጊዜው ከነበሩት አባቶች በተለይ ቀይት ከ ምትባል ባለአባት የጠየቀውን 40 ጊደር ለ መግዛት በ ሚያስችለው ወርቅ ቦታውን ገዝቶ በከርሰ ምድር ውስጥ ያሉትን ሕንዓዎቸ ሊያወጣ ተዘጋጅ፡፡ ቅዱስ ላሊበላ የሚገነባባቸውን መሳሪያዎችለ 10 አመታት አዘጋጅቶ ማለትም በ 1157 አ.ም ነግሶ በ1166 አ.ም ሕንዓውን ገንብቶ ጨረሰ፡፡ ቅዱስ ላሊበላ ከ 40 አመታት የንግስና ዘመን በሓላ በተወለደ በ 97 አመቱ ሰኔ12 ቀን ከዚህ አለም በሞት ተለየ፡፡ ቅዱስ ላሊበላ ያስገነባቸው 1."} {"id": "49327", "contents": "የኡጋሪት አልፋቤት በኡጋሪት ከተማ፣ ሶርያ በጥንት ከ1400-1200 ዓክልበ. ገደማ የተጻፈ አልፋቤት (አብጃድ) ነበረ። በወቅቱ የመላው ከነዓን፣ ጥንታዊ ግብጽ፣ መስጴጦምያና አናቶሊያ ለኢንተርናሽናል ፖለቲካ ለመደበኛ ቋንቋ የተጠቀመው አካድኛ ነበረ። ይህን የፈርዖኖች 3 አመንሆተፕና የአኸናተን ደብዳቤዎች ወይም የአማርና ደብዳቤዎች (1369-1339 ዓክልበ. ግድም) ያሳየናል። አካድኛ የተጻፈበት ጽሕፈት በልዩ ውሻል ምሣሪያ ወይም ኩኔይፎርም በተባለ ጽሕፈት ይጻፍ ነበር። ነገር ግን ኩኔይፎርም የቻይና ጽሕፈትን በመምሰል ቃላት በብዙ ሺህ ቅርጾች ይጻፉ ነበር እንጂ እንደ አልፋቤት፣ አብጃድ ወይም አቡጊዳ አልነበረም። በኡጋሪት ጽላቶች ላይ ኡጋሪትኛ የተባለውን ሴማዊ ቀበሌኛ ለመጻፍ የኡጋሪት ኩኔፎርም አልፋቤት በ1400 ዓክልበ. ያህል ፈጠሩ። የፊደላት ቅርጾች በውሻል ተሠርተው ሲሆን እንደ አካድኛ ኩኔፎርም ቢመስሉም፣ ቅርጾቹ ግን ከኩኔይፎርም ቃላት እንደ ደረሱ አይመስልም። ይልቁንም ምናልባት ቅርጾቹ እንደ ቅድመ-ሴማዊ ጽሕፈት፣ ቅድመ ከነዓናዊ ጽሕፈት ወይም ጌባል ጽሕፈት ፊደላት ለመምሰል ታሠቡ። የጽሑፉ አቅጣጫ ከግራ ወደ ቀኝ ሄደ። 30 ፊደላት አሉ። አንዳንድ አናባቢዎች ከ«እ» በኋላ ብቻ (ወይም አ፣ ኢ፣ ኡ) ይጻፉ ነበር። ለኡጋሪት ፊደላት ቅደም-ተከተል ሁለት አይነቶች በሰነዶቹ ተገኝተዋል። አንዱ እንደ ፊንቄ አልፋቤት ወይም እንደ ግዕዝ «አ ቡ ጊ ዳ» ተራ «ስሜን ሴማዊ ቅደም ተከተል» ተብሏል። ሌላው ቅደም-ተከተል ግን እንደ «ደቡብ ሴማዊ ቅደም-ተከተል» ወይም እንደ «ሀ ለ ሐ መ» ያህል ይመስላል። «ስሜን ሴማዊ ቅደም ተከተል» «ደቡብ ሴማዊ ቅደም ተከተል» ^ Daniels, Peter T.; Bright, William, eds (1996)."} {"id": "48589", "contents": "ጃማላ (1983 እ.ኤ.አ.፣ ኦሽ፣ ሶቪዬት_ሕብረት) የዩክሬን ዘፋኝ ነች። 2011፥ For Every Heart 2013፥ All or Nothing 2015፥ Подих 2016፥ 1944"} {"id": "49531", "contents": "ሰኸምሬዋኻው ራሆተፕ በላይኛ ግብጽ በ2ኛው ጨለማ ዘመን (17ኛው ሥርወ መንግሥት) ምናልባት 1588-1584 ዓክልበ. አካባቢ የገዛ ፈርዖን ነበረ። ስሙ የሚታወቅ በተለይ ከሁለት ጽላቶች ሲሆን የጤቤስና የቆፕቶስና የአቢዶስ ቤተ መቅደሶች እንዳሳደሰ ይዘግባሉ። በብዙ ዘመናዊ ሊቃውንት አስተሳሰብ ይህ የሆነ የሂክሶስ ወገን ከስሜን ወርረው ስላጠፋቸው ይሆናል። ስለዚህ ሂክሶስ ወደ ስሜን ተመልሰው ይህ ራሆተፕ የ17ናው ሥርወ መንግሥት መስራች ይቆጥሩታል። ይህ ግን ተከራካሪ ነው፤ ሌሎች በሌላ ሥርወ መንግሥት ነበር የሚሉ አሉ።"} {"id": "44515", "contents": "የአፍሪካ ፈንግል ወይም እንቅልፍ የለሽ የእንስሳትና የሌሎች እንስሳት ጥገኛ በሽታ ነው። መንስኤው በየፈንግል ብሩሲ ዝርያ ጥገኛ ህዋስ አማካኝነት ነው። ሰዎችን የሚያጠቁ ሁለት አይነት ናቸው፣ ፈንግል ብሩሲ ጋምቢነስ (ቲ.ቢ.ጂ) እና ፈንግል ብሩሲ ሮዲሲንስ (ቲ.ቢ.አር.). ቲ.ቢ.ጂ በሽታው ከተገኘባቸው ለ98% በላይ መንስኤ ሆኖ ተገኝቶአል። ሁሉም ሚተላለፉት በተመረዘ የቆላ ዝንብ አማካኝነት ነው። በአብዛኛው በገጠር ቦታዎች የተለመዱ ናቸው። በመጀመሪያ፣ በበሽታው የመጀመሪያ ደረጃ ትኩሳት፣ ራስ ምታት፣ ማሳከክ፣ እና የመገጣጠሚያ ህመም ስሜት ናቸው። ይህም የሚጀመረው በተነከሱ ከአንድ እስከ ሶስት ሳምንታት ባለው ጊዜ ውስጥ ነው። ከሳምንታትና ከወራት በኋላ የሁለተኛ ደረጃው ማቃዠት፣ መደንዘዝ፣ መዘባራቅና የእንቅልፍ ችግር በማስከተል ይጀምራል። ምርመራው በደም ጠብታ ወይም በፍርንትት ፈሳሽ ውስጥ ጥገኛ ተህዋስያኑን በመፈለግ ይጀምራል። የሸፊትነክ ቀዳዳ የበሽታውን የመጀመሪያና የሁለተኛ ደረጃ ልዩነቱን ለመንገር ይፈለጋል። አሰቃቂውን በሽታ ለመከላከል ለአደጋው ተጋላጭ የሆኑትን ሰዎች የቲ.ቢ.ጂ የደም ምርመራ ማካሄድን ያካትታል። በሽታው ገና እንደጀመረ ማለትም በስርአተ ነርብ ላይ ምልክቶች ከመታየታቸው በፊት ከታወቀ በሽታውን ማዳን ቀላል ነው። የመጀመሪያ ደረጃውን ለማከም ፔንታማይዲን ወይም ሱራሚን መድሀኒቶችን መጠቀም ነው። የሁለተኛ ደረጃውን ለማከም ኢፍሎርንቲን ወይም ኒፉርቲሞክእና ኢፍሎርንቲን ቅልቅል ለቲ.ቢ.ጂ ይይዛል። ምንም እንኳን ሜላርስፕሮል ለሁሉም ቢሰራም ፣ ከፍተኛ የጎንዮሽ ጉዳት ስላለው በተለይ ለ ቲ.ቢ.አር ያገለግላል። በሽታው ከሰሀራ በታች ባሉ በተወሰኑ የአፍሪካ አገራት ይከሰታል፣ በ36 ሀገራት ውስጥ የሚገኙ 70 ሚሊዮን የሚጠጉ ሰዎች በአደጋ ላይ ናቸው። በ2010 ለ9000 ሞት መንስኤ ሲሆን ይህም ቁጥር ከ1990 ማለትም 34,000 ከነበረው የቀነሰ ነው። በ2012 ውስጥ አዲስ ከተያዙት 7000 ህመምተኞች ጨምሮ በአሁኑ ወቅት በግምት 30,000 ሰዎች በበሽታው ተይዘዋል። ከነዚህ ህሙማን ውስጥ ከ80% የሚበልጠው በኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ውስጥ ነው። በቅርብ ታሪክ ውስጥ ሶስት ዋና ዋና ወረርሽኞች ተነስተዋል፤ አንዱ ከ1896 እስከ 1906 እ.ኤ.አ. በዋናነት ዩጋንዳ ውስጥና በኮንጎ ቤዝንና ሁለቱ ደግሞ በበርካታ አፍሪካ ሀገራት ውስጥ የተከሰቱ ሲሆን ይኸውም በ1920ና 1970 እ.ኤ.አ. የተከሰቱት ናቸው። ላሞች እና ሌሎች እንስሳት በሽታውን ሊሸከሙ ይችላሉ፣ እናም በበሽታው ሊያዙ ይችላሉ። ^ ሀ ለ ሐ መ ሠ ረ ሰ ሸ ቀ በ ተ ቸ ኀ ነ (እንግሊዝኛ) WHO Media centre (June 2013)."} {"id": "44593", "contents": "የመረጃ ደህንነት አስተዳደር ስርዓት (መደአስ) የመረጃ ቴክኖሎጂ ደህንነት ስጋቶችን የሚመለከቱ ፖሊሲዎች ስብስብ ነው።"} {"id": "38833", "contents": "ቀርሳ (ሀረርጌ) በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው። {{አቀማመጥ |align=center ቀርሳ (ሀረርጌ) በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "2553", "contents": "ቀ ቁ ቂ ቃ ቄ ቅ ቆ ቋ ቈ ቊ ቆፍ (ወይም ቃፍ) በጥንታዊ አቡጊዳ ተራ 19ኛው ፊደል ነው። እንዲሁም በከነዓን በአራማያ በዕብራይስጥ ፊደሎች በሶርያም 19ኛው ፊደል \"ቆፍ\" ይባላል። በዓረብኛ ደግሞ ተመሳሳይ ፊደል \"ቃፍ\" ተብሎ በ\"አብጃድ\" ተራ 19ኛ ነው። የቆፍ መነሻ ከቅድመ-ሴማዊ ጽሕፈት እንደ ሆነ ይታስባል። በዚህ ጽሕፈት ፊደሉ አመልማሎ (የሸማኔ ዕቃ) ስዕል መስለ። ለዚህም ተመሳሳይ የግብጽ ሀይሮግሊፍ ነበር። አጠራሩ ግን \"ወጅ\" ነበር። በግብፅ የሠሩት ሴማውያን ግን በቋንቋቸው \"ቆፍ\" ስላሉት፣ ይህ ስዕል \"ቀ\" ሆኖ እንዲሰማ መጣ። የከነዓን \"ቆፍ\" እንዲሁም ከዚህ ምልክት ተወስዶ በዚያ መንገድ የዕብራይስጥና የአራማያ \"ቆፍ\" የአረብኛም \"ቃፍ\" ወለደ። ከዚህ በላይ የድሮ የግሪክ አልፋቤት ፊደል \"ቆፓ\" () አባት ሆነ። እሱም የላቲን አልፋቤት (Q q) ወላጅ ሆነ። ስለዚህ እነዚህ ሁሉ የ\"ቆፍ\" ሩቅ ዘመዶች ሊባሉ ይቻላል። በተጨማሪ የግዕዝ ቁጥር ፺ (ዘጠና) ከግሪኩ በመወሰዱ እሱም የ\"ቀ\" ዘመድ ነው።"} {"id": "46849", "contents": "ተርክስና ከይከስ ደሴቶች በካሪቢያን ባህር የሚገኝ የዩናይትድ ኪንግደም ባሕር ማዶ ግዛት ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "46891", "contents": "ዠንግዦው (ቻይንኛ፦ 郑州) የቻይና ከተማ ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "7239", "contents": "1 January 556 - 30 August 556 እ.ኤ.ኣ. = 548 ዓ.ም. 31 August 556 - 31 December 556 እ.ኤ.ኣ. = 549 ዓ.ም."} {"id": "6453", "contents": "1 January 943 - 3 September 943 እ.ኤ.ኣ. = 935 ዓ.ም. 4 September 943 - 31 December 943 እ.ኤ.ኣ. = 936 ዓ.ም."} {"id": "5475", "contents": "1 January 1428 - 6 September 1428 እ.ኤ.ኣ. = 1420 ዓ.ም. 7 September 1428 - 31 December 1428 እ.ኤ.ኣ. = 1421 ዓ.ም."} {"id": "5487", "contents": "1 January 1422 - 6 September 1422 እ.ኤ.ኣ. = 1414 ዓ.ም. 7 September 1422 - 31 December 1422 እ.ኤ.ኣ. = 1415 ዓ.ም."} {"id": "7965", "contents": "1 January 185 - 27 August 185 እ.ኤ.ኣ. = 177 ዓ.ም. 28 August 185 - 31 December 185 እ.ኤ.ኣ. = 178 ዓ.ም."} {"id": "7971", "contents": "1 January 182 - 27 August 182 እ.ኤ.ኣ. = 174 ዓ.ም. 28 August 182 - 31 December 182 እ.ኤ.ኣ. = 175 ዓ.ም."} {"id": "7977", "contents": "1 January 179 - 28 August 179 እ.ኤ.ኣ. = 171 ዓ.ም. 29 August 179 - 31 December 179 እ.ኤ.ኣ. = 172 ዓ.ም."} {"id": "3777", "contents": "ዋርሶው የፖላንድ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 2,201,900 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 1, 726, 581 (2014) ሆኖ ይገመታል። ከተማው 52°15′ ሰሜን ኬክሮስ እና 21°00′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል።"} {"id": "3789", "contents": "ፍሪታውን የሴራሊዮን ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 1,051,000 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 08°30′ ሰሜን ኬክሮስ እና 13°17′ ምዕራብ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል። ቦታው መጀመርያ በ1779 ዓ.ም. በቀድሞ ባርያ ገበያ ሥፍራ ላይ በ400 ነጻ ጥቁሮች ከአሜሪካ ተሠፈረ። በአሜሪካ ነጻነት ጦርነት ጊዜ ለእንግሊዝ መንግሥት ታማኝ ስለ ነበሩ የእንግሊዝ ጸረ-ባርነት ድርጅቶች መሬት ለዋጋቸው ሰጣቸው። መሬቱን ከዙሪያው ተምኔ ወገን ገዙ። ነገር ግን ብዙዎቹ ሠፈረኞች ከበሽታ አርፈው ፍሪታውን በ1782 ዓ.ም. ተቃጠለ። የሲዬራ ሊዎን ድርጅት (የእንግሊዝ ጸረ-ባርነት ድርጅት) እንደገና ሙከራ አድርጎ በ1784 ዓ.ም. 1,100 ነጻ ጥቁሮች ከአሜሪካ በፍሪታውን ተሠፈሩ። 500 ነጻ ሰዎች ከጃማይካም በ1792 ዓ.ም. ደረሱ። ከ1800 እስከ 1866 ዓ.ም. ድረስ የእንግሊዝ ምዕራብ አፍሪካ መቀመጫ ነበረ።"} {"id": "3903", "contents": "ዌብሳይት በአንድ ዌብ ሰርቨር ላይ የሚገኙ የጋራ የሆነ የጎራ ስም ያላቸው ድረ ገጾች ስብስብ ነው። ዌብሳይቶች አብዛኛው ጊዜ index የሚባል የማውጫ ገጽ አላቸው። የአንድ ዌብሳይት አድራሻ ብቻ ሲጻፍ (ምሳሌ፦ www.wikipedia.org) ይህ የማውጫ ገጽ ይላካል። ሁሉም ለህዝብ ክፍት የሆኑ ዌብሳይቶች በጥቅል ወርልድ ዋይድ ዌብ ይመሰርታሉ ማለትም ፌስቡክ፣ ጉግል፣ ዊኪፔዲያ ሁሉም ለህዝብ ክፍት ስለሆኑ በወርልድ ዋይድ ዌብ ውስጥ ይገኛሉ። ሌሎች ለህዝብ ክፍት ያልሆኑ ዌብሳይቶችም አሉ እነዚህ በግል ኔትዎርክ ተጠቅመን ምናገኛቸው ናቸው። ለምሳሌ ለአንድ ድርጅት ሰራተኞች ብቻ ነተሰራ ዌብሳይት።"} {"id": "14889", "contents": "ለቆመ ሰማይ ቅርቡ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው። ለተቀማጭ ሰማይ ቅርቡ"} {"id": "4041", "contents": "1920 ዓ.ም. ግንቦት 26 - ጆን ሎጊ ቤርድ የመጀመሪያውን የከለር ቴሌቪዥን ስርጨት ሙከራ አደረገ። ነሐሴ 21 - ጦርነት የሚከላከል የኬሎግ-ብሪያንድ ውል በ60 አገሮች ተፈረመ። ፍራንክሊን ሮዘቨልት የኒው ዮርክ አገረ ገዥ ሆኑ። ኖቪያል ሰው ሠራሽ ቋንቋ በኦቶ የስፐርሰን ተፈጠረ።"} {"id": "13113", "contents": "ሰማያዊ የቀለም አይነት ሲሆን የሞገድ ርዝመቱ ከ 490–450 nm እና የድግግሞሽ መጠኑ ከ610–670 THzነው።"} {"id": "5625", "contents": "1 January 1354 - 5 September 1354 እ.ኤ.ኣ. = 1346 ዓ.ም. 6 September 1354 - 31 December 1354 እ.ኤ.ኣ. = 1347 ዓ.ም."} {"id": "5673", "contents": "1 January 1330 - 5 September 1330 እ.ኤ.ኣ. = 1322 ዓ.ም. 6 September 1330 - 31 December 1330 እ.ኤ.ኣ. = 1323 ዓ.ም."} {"id": "5709", "contents": "1 January 1312 - 5 September 1312 እ.ኤ.ኣ. = 1304 ዓ.ም. 6 September 1312 - 31 December 1312 እ.ኤ.ኣ. = 1305 ዓ.ም."} {"id": "5745", "contents": "1 January 1294 - 4 September 1294 እ.ኤ.ኣ. = 1286 ዓ.ም. 5 September 1294 - 31 December 1294 እ.ኤ.ኣ. = 1287 ዓ.ም."} {"id": "5769", "contents": "1 January 1282 - 4 September 1282 እ.ኤ.ኣ. = 1274 ዓ.ም. 5 September 1282 - 31 December 1282 እ.ኤ.ኣ. = 1275 ዓ.ም."} {"id": "13533", "contents": "አስቴር የኢትዮጵያ ታዋቂ ዘፋኝ ስትሆን ብዙ የሙዚቃ ስራዎችን ከ70ወቹ ጀምራ በማቅረብ ትታወቃለች። አስቴር ከ13 አመቷ ወደ ሙዚቃ አለም የገባች ሲሆን ከተወለደችበት ከጉራጌ ክፍለ ሀገር ወደ አዲስ አበባ በመምጣት በወጣትነቷ ሙዚቃን ኮንቲኔንታል ባንድ፣ ሆቴል ዲአፍሪክ ባንድ፣ አይቤክስ ባንድ እና ሸበሌ ባንዶች ጋር የተለያዩ ዝግጅቶችን አቅርባለች። ከእዚያም በዝነኛው አሊ ታንጎ እገዛ ከባንድ ወጥታ በራሷ መዝፈን የጀመረችው አስቴር አወቀ ነጠላ በተለይ ከውብሸት ፍስሃ ጋር በመሆን ነጠላ ዜማዎችን በታንጎ ሙዚቃ ቤት አከፋፋይነት ለሕዝቡ ማድረስ ጀመረች። ዘጠኝ የተለያዩ ካሴቶችን ለአድማጭ ያቀረበችው አስቴር \"ሙናዬ\" የተሰኘ የመጨረሻ ካሴቷን ካሳተመች በኋላ ወደ አሜሪካን አቀናች። አስቴር አወቀ በጎንደር ክፍለ ሃገር በ፲፱፻፶፫ ዓ.ም. ተወለደች ። ጨረቃ 1.በመልኬ አትውደደኝ 2.ፀባይህ ነው 3.ፍቅር የሚያብበው 4.የሀገሬ ትዝታ 5.ጨረቃ ውበትሽ 6.አያችሁት ወይ 7.ሽር ሽር 8.ጉብል ዓይናማ 9.ፍቅር ነው ሀብታችን ሙዚቃ 1.ሙዚቃ 2.የሸበሉ ወጣት 3.ሰላምታ 4.ብዙ አለሜ 5.ብርዱ አልተስማማኝም 6.ምነው ባይህ 7.እኔ ቀጥሮ እለኝ 8.ና አካሌ አስቴር (1981) ካቡ (1983) ኤቦ (1985) ሃገሬ (1991) ስኳር (1993) የአስቴር ትዝታዎች (1996) ፍቅር (1998) ጨጨሆ (2003 ዓ.ም.) እወድሃለሁ (2013 እ.ኤ.አ.) ጨዋ (2019 እ.ኤ.አ.) ትዝታ (2011 እ.ኤ.አ.) የኔታ (2011 እ.ኤ.አ.)"} {"id": "50677", "contents": "መ/ር ደሳለኝ በሪሁን በድሮው ጎጃም አጠቃላይ ግዛት አገው ምድር ፤ በባንጃ አውራጃ፤ በባንጃ ለኮማ ምክትል ወረደነት ከ 1936-1987 ዓ.ም የቆየች ስትሆን ከ1987 ዓ.ም ወዲህ በኢትዮጲያ\" በአዊ ብሄረሰብ ዞን ስር በአሁኑ ፈግታ ለኮማ ወረዳ አስተዳደር ኮሪጎሃና ልዩ ስሙ ቸዋሲ ኪዳነ ምህረት ከአባታቸው አቶ በሪሁን ታምር እና ከእናታቸው ወ/ሮ ደስታየሁ አድማስ መስከረም 23 ቀን 1978 ዓ.ም ተወለዱ። መ/ር ደሳለው በሪሁን እድሜው ለትምህርትና ለአቅማ ሄዋን እስኪደረስ ድረስ ከቤተሰቦቻው ጋር በጥሩ ሁኔታ እንክብካቤ አደጉ።ከዚያም በሆላ አባቱ ለትምህርት ከፍተኛ ፍላጎትና ተነሳሽነት ስለነበረው እድሜው ለትምህርት ሲደርስ ወደ ት/ቤት ገብተው በአፍ መፍቻ ቋንቋ አይነት/የኢትዮጲያ ቋንቋዎች እንዲማሩ ተደረገ። 1ኛ-6ኛ ክፍል ኳሪ አጠ/1ኛ/ደ/ት/ቤት ከ1986-1990 ዓ.ም፤ 7ኛ ክፍል አሮጊው እንጅባራ አጠ/1ኛ/ደ/ት/ቤት 1991 ዓ.ም 8ኛ ክፍል ኮሶበር አጠ/1ኛ/ደ/ት/ቤት 1992 ዓ.ም 9ኛ-12ኛ ክፍል እንጅባራ አጠ/2ኛ/ደ/ት/ቤት ከ1993-1996 ዓ.ም ተከታትለዋል።ከዚያም ከ12ኛ ክፍል የዩኒቨርስቲ መግቢያ ነጥብ ስለልመጣለት በመምህርነት ሙያ ስልጣና መርሃ ግብር በ ጎንደር መ/ራን ትም/ት ኮሌጅ 3 ሜጀር በሚባለው በማ/ሳይንስ ት/ት ክፍል በዲፕሎማ 10+3 ደረጀ ተመርቀዋል። በተመረቁት በመ/ራነት ሙያ በፋ/ለ ወረዳ ትም/ፅ/ቤት በኩል 1999 ዓ.ም ተቀጥሮ አይጀስታ አጠ/1ኛ/ደ/ት/ቤት ተመደቡ። ከ2000-2004 ዓ.ም አይጀስታ ት/ቤት አስተማሩ። ከ2005-2007 ዓ.ም ችጎሊ ት/ቤት አስተማሩ። ከ2007-አሁን ድረስ ገዘኸራ ት/ቤት እየስተማራ ይገኛል። በሌላ መልኩ ጎን ለጎን የራሱን የት/ምት ደረጀ ለማሻሸልም በደ/ማርቆስ ዩኒቨርስቲ በ12+4 ወይም በዲግሪ ደረጀ በክረምት መረሃ ግብር ከ2000-2004 ዓ.ም ተከታትለው ተመርቀዋል። መ/ር ደሳለው በሪሁን ትዳር ይዘውና ልጅ አፍርተው በድሮው አጣራር ጎጃም አጠቃላይ ግዛት አገው ምድር አውራጃ፤በ ባንጃ ወረዳ፣በባንጃ ምክትል ወረዳነት ከ1936-1987 ዓ.ም ከዚያ ወዲ በኢትዮጵያ አዊ ብሄረሰብ ዞን በአሁኑ ፋግታ ለኮማ ወረዳ አስተዳደር አ/ቅዳም ከተማ 01 ቀበሌ ቅዱስ ገብርኤል ቤተ- ክርስቲያን አጠገብ የመኖርያ ቤት ሰርተው ኮርተው ኑሮውን ከትዳር ጎዳኛቸው ጋር መስርተው ሶስት ወንድ ልጆች አባት ሀይለማርያም ደሳለው አማኑኤል ደሳለው ዮናስ ደሳለው አፍርተው የሚኖሩ ታዋቂ እና ዝናኛ አከበባውን ህብረተሰብ ወይም ማህበረ ሰብ የሚያከብሩ ታላቅ ሰው ናቸው። በአንድ ክፍል የሚያተኩሩ መለጠፊያዎችም አሉ።"} {"id": "12327", "contents": "የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በኢትዮጵያ ካሉት ባንኮች ባለው ተቀማጭ ገንዘብም ይሁን በስርጭት ብዛት ቀዳሚው ነው። በአሁኑ ጊዜ ባንኩ ከ1.1 TIRLION ብር በላይ ተቀማጭ ያለው ሲሆን 1700 የሃገር ውስጥ ቅርንጫፎች አሉት። ባንኩ በዋና ከተማዋ በአዲስ አበባ ብቻ 450 ቅርንጫፎች አሉት። ከሃገር ውጭም በጅቡቲ ቅርንጫፍ አለው።"} {"id": "17925", "contents": "ተንኮለኛ መበለት በጾም ዶሮ በፋሲካ እልበት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "12441", "contents": "አንቲሞኒ የንጥረ ነገሮች ሠንጠረዥ ውስጥ ኬሚካዊ ውክሉ Sb ነው። አቶማዊ ቁጥሩም 51 ነው። የጥንተ፡ንጥር ጥናት (ኬሚስትሪ) በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ ኩል የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ። (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "12447", "contents": "በርከሊየም (Berkelium) የንጥረ ነገሮች ሠንጠረዥ ውስጥ ኬሚካዊ ውክሉ Bk ነው። አቶማዊ ቁጥሩም 97 ነው። የጥንተ፡ንጥር ጥናት (ኬሚስትሪ) በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ በርከሊየም የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ። (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "12453", "contents": "ካድሚየም (cadmium) የንጥረ ነገሮች ሠንጠረዥ ውስጥ ኬሚካዊ ውክሉ Cd ነው። አቶማዊ ቁጥሩም 48 ነው። የጥንተ፡ንጥር ጥናት (ኬሚስትሪ) በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ ካድሚየም የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ። (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "9351", "contents": "ክሪስቲነሃምን የቨርምላንድ፣ ስዊድን ከተማ ነው። 18,000 ሰዎች ገደማ ይኖሩበታል። ከተማው በቨናን ሀይቅ ዳር ይገኛል። እስከ 1634 ዓ.ም. ድረስ ስሙ ብሮ (ማለት 'ድልድይ') ነበረ። በዚያ አመት ከተማነት አገኝቶ ለስዊድን ንግሥት ክርስቲና ተሰየመ።"} {"id": "12537", "contents": "የንጥረ ነገሮች ሠንጠረዥ ወይም የሜንደሊቭ ሠንጠረዥ (periodic table of the chemical elements) የሚባለው ሠንጠረዥ ሲሆን ንጥረ ነገሮችን በሙሉ ከተለያዩ መረጃዎች ጋር ጠቅልሎ የያዘ ዘመናዊ ሠንጠረዥ ነው። የተለያዩ ማሻሻያዎች ቢደረጉበትም በዋናነት የሩሲያዊው ሳይንቲስት ዲሜትሪ ሜንደሊቭ (1869) ግኝት ነው። የሠንጠረዡ ይዘት እና ቅርፅ በየጊዜው ሲቀያየር ኑሯል። ለዚህም ምክንያቱ አዳዲስ ንጥረ ነገሮች እና የኬሚስትሪ ሀሳቦች መፍለቃቸው ነው። የጥንተ፡ንጥር ጥናት (ኬሚስትሪ) (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "12573", "contents": "ጫማ ወይም ልባሰ እግር ሲጀመር የሰው ልጅን እግር ከአደጋ ለመጠበቅ፣ ወደበኋላ ደግሞ በፋሽን ለውበት የሚለበስ ጠንካራ የእግር ልብስ ነው። ይህንንም በቅድሚያ ካልስ በማድረግ ለእግር የተሻለ ምቾትን መፍጠር ይቻላል።"} {"id": "12651", "contents": "ሳትያግራሃ (ሳንስክሪት፦ सत्याग्रह satyāgraha)"} {"id": "12987", "contents": "ኢትዮጵያ ውስጥ የሚሰራ የምግብ አይነት ሲሆን፣ የሚሰራውም ከገብስና ንጥር ቂቤ ነው። የሚያስፈልጉት ነገሮች 3 ኩባያ ገብስ 1 ጭልፋ ቅቤ 1 የሻይ ማንኪያ ጨው 1 የሻይ ማንኪያ የላመ ኮረሪማ፣ አብሽ፣ ዝንጅብልና ቅርንፉድ ድብልቅ አሠራሩ 1. ገብሱን ውኃ አርከፍክፎ መውቀጥ፤ 2. ውቅጡን በፀሐይ ማድረቅና ሸክሽኮ ማበጠር፤ 3. ያን በእንጀራ ምጣድ ማመስ፤ እንደገናም ሸክሽኮ ማበጠር፤ 4. ከዚያም ማስፈጨትና ዱቄቱን ከጨውና ቅመማ ቅመሞች ጋር መደባለቅ፤ 5. ቅቤውን አቅልጦ መጨመርና በሚገባ ማሸት፤ 6. ክዳን ባለው ንጹሕ ዕቃ መገልበጥና አቀዝቅዞ እየቆረሱ ማቅረብ፡፡ (ሳይበላሽ ለብዙ ጊዜ እንዲቆይ በደረቅ ቦታ ማስቀመጥ ይገባል፡፡)"} {"id": "12999", "contents": "ኢትዮጵያ ውስጥ የሚሰራ የምግብ አይነት ሲሆን፣ የሚሰራውም ከደረቅ እንጀራ እና ንጥር ቂቤ በበርበሬ ነው።"} {"id": "17691", "contents": "በ2ኛው ክፍለ ዘመን ግብጽ ይኖረው የነበረው የሮማው ጂዖግራፊና ሂሳብ ተማሪ ቶሎሚ ካሳተመው መጽሃፍ መረጃ ተወስዶ በ1482 የጀርመኑ ኒኮላስ ጀመርነስ ካሳተመው የዓለም ካርታ የተወሰደ። ቶሎሚ በ150ዓ.ም. የሳለው የመጀመሪያው ካርታ እስካሁን አልተገኘም። ^ 1482፣ Nicolaus Germanus፣ Cosmographi"} {"id": "17703", "contents": "ጥር ፲ ቀን፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻፴ ኛው ዕለት ሲሆን ፲፭ ኛው የበጋ ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በዘመነ ዮሐንስ ፪፻፴፮ ዕለታት ሲቀሩ፤ በዘመነ ማቴዎስ፤ ማርቆስ እና ሉቃስ ደግሞ ፪፻፴፭ ዕለታት ይቀራሉ። የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ተከታዮች በዚህ፣ የትልቁ የጥምቀት በዓል ሥነ ሥርዓት መጀመሪያ ዕለት የአጥቢያቸውን ታቦተ ሕግ በማጀብ ወደከተራው ተጉዘው እዚያው ያድራሉ። ፲፱፻፹፭ ዓ/ም - በ፶ዎቹም የአሜሪካ ሕብረት ግዛቶች አሁን በየዓመቱ በልደቱ አካባቢ የሚከበረው የጥቁር አሜሪካዊው መሪ የማርቲን ሉተር ኪንግ ቀን ለመጀመሪያ ጊዜ ተከበረ። ፲፱፻፺፬ ዓ/ም - በሲዬራ ሊዮን ከአሥራ አንድ ዓመታት በፊት የተለኮሰው የእርስ በርስ ፍልሚያ ማቆሙ ታወጀ ፲፱፻፺፯ ዓ/ም - እስከ ፭ መቶ ፳፭ መንገዶኞችን የሚያስተናግደው፣ ወደር-የለሹ \"ኤየርባስ ኤ፫፻፹\" (Airbus A380) የተሰኘው አየር ዠበብ በቱሉስ የፈረንሳይ ከተማ ለዓለም ተገለጸ። ፲፱፻፺፱ ዓ/ም - በምዕራብ አውሮፓ አገሮች የተነሳ ኃይለኛ አውሎ ንፋስ፣ በብሪታኒያ አሥራ አራት፤ በአለማኝ አሥራ ሦስት ሰዎችን ሲገል በሀያ አገራት ውስጥ አርባ አራት ሰዎች ሕይወታቸውን አጥተዋል። (እንግሊዝኛ) http://en.wikipedia.org/wiki/January_18"} {"id": "19395", "contents": "ዳሳናችኛ በኢትዮጵያ የሚነገር ኩሺቲክ ተብሎ በሚታወቀው የቋንቋ መደብ የአፍሮ-እስያ ቤተሰብ የሚካለል ቋንቋ ነው።"} {"id": "19569", "contents": "ነገር ከስነበተ ቅራሪ ከሆመጠጠ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "19575", "contents": "ነገር ከዋስ ምላስ ከጥርስ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20667", "contents": "ከባለቤቱ (በላይ) ያወቀ ቡዳ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው። ከባለቤቱ (በላይ) ያወቀ ቡዳ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20673", "contents": "ከተኛ አንበሳ ዞርዞር ያለ ቀበሮ ይሻለል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ከተኛ አንበሳ ዞርዞር ያለ ቀበሮ ይሻለል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "32835", "contents": "ይሖዋ በዕብራይስጥ ቋንቋ יהוה በመባል በአራት ፊደላት (ሲነበቡ ዮድ ሔ ዋው ሔ) የተጠቀሰው የፈጣሪ ስም በአማርኛ የተለመደ አጠራር ነው። የጥንት አይሁዳውያን በነበራቸው ወግ መሰረት ይህንን ስም በአደባባይ መጥራት እንደ ትልቅ ኃጢአት ስለሚቆጠር ከዚህ ወግ በፊት የነበሩት አይሁዳውያን (በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ተጽፈው የምናገኛቸው ግለሰቦችም ጭምር) ይህን ስም እንዴት አድርገው የጠሩት እንደነበር ማወቅ አልተቻለም። በ1879 የታተመው የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ በዘጸዓት 6፡3 ላይ \"እግዚአ-ይሆዋ\" (Lord Jehovah) በማለት ይህንን ስም አስቀምጧል። አብዛኞቹ ዘመናዊ የመጽሐፍ ቅዱስ ትርጉሞች በአንዳንድ ቦታዎቻቸው ላይ \"ያህዌ\" ወይም \"ያህዌህ\" የሚለውን አጠራር የተጠቀሙ ሲሆን በአጠቃላይ \"እግዚአብሔር\" በሚለው ቃል መጠቀምን መርጠዋል። በመጽሐፍ ቅዱስህ ውስጥ መዝሙር 83፡18 የተተረጎመው እንዴት ነው? ታዋቂው የኪንግ ጀምስ እንግሊዝኛ ትርጉም ይህን ጥቅስ \"ሰዎች ሁሉ ስምህ ይሖዋ (Jehovah) የሆነው አንተ፣ በምድር ሁሉ ላይ አንተ ብቻ ልዑል እንደሆንህ ይወቁ።\" ሲል ተርጉሞታል። በርከት ያሉ ሌሎች የመጽሐፍ ቅዱስ ትርጉሞችም ተመሳሳይ በሆነ መንገድ ተርጉመውታል። ይሁን እንጂ ብዙዎቹ የመጽሐፍ ቅዱስ ትርጉሞች ይሖዋ የሚለውን ስም \"እግዚአብሔር\"፣ \"ጌታ\" ወይም \"ዘላለማዊ\" እንደሚሉት ባሉ የማዕረግ ስሞች ተክተውታል። ይህ ጥቅስ የሚናገረው ስለ ስም ነው። አብዛኛው የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍል በተጻፈበት በዕብራይስጥ ቋንቋ እዚህ ጥቅስ ላይ በአይነቱ ልዩ የሆነ የግል ስም ሠፍሮ ይገኛል። ይህ ስም በዕብራይስጥ ፊደላት יהרה (የሐወሐ) ተብሎ ተጽፏል። በአማርኛ የተለመደው የዚህ ስም አጠራር \"ይሖዋ\" ነው። ይህ ስም የሚገኘው በአንድ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥቅስ ላይ ብቻ ነውን?"} {"id": "46863", "contents": "የኮሎምቢያ ዲስትሪክት የህዝብ ቤተ መፃህፍት (እንግሊዝኛ፦ District of Columbia Public Library (DCPL)) ለዋሺንግተን ዲሲ ነዋሪዎች የሚያገለግል የህዝብ ቤተ መፃህፍት ሥርዓት ነው። በሥርዓቱ ውስጥ ፳፭ ቅርንጫፍ ቤተ መፃህፍት ሲኖሩ ዋናው የማርቲን ሉተር ኪንግ ጁኒየር መታሰቢያ ቤተ መጻሕፍት ነው። በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ District of Columbia Public Library የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ። ይፋ ድረ ገጽ"} {"id": "44007", "contents": "ርብቃ (ዕብራይስጥ፦ רִבְקָה /ሪብቃህ/) በኦሪት ዘፍጥረት መሠረት የይስሐቅ ሚስትና የያዕቆብና የኤሳው እናት ነበረች። በምዕራፍ ፳፪፡፳፫ አባቷ ባቱኤል ነበር። (ባቱኤልም የአብርሃም ወንድም ናኮርና የሚልካ ልጅ ነበር።) ምዕራፍ ፳፬ እንደሚተርክ፣ አብርሃም ሽማግሌ ሆኖ ልጁም ይስሐቅ የከነዓን ሴት እንዳያገባ ከዘመዶቹ ሚስት ያገኝለት ዘንድ ሎሌውን ወደ «መስጴጦምያ» (ዕብራይስጥ፦ አራም-ናሓራይን) ላከው። ሎሌው ግመሎችን ይዞ ወደ አብርሃም ወንድም ናኮር ከተማ ደረሰ። ናኮር የኖረው በአራም አገር ቢሆን ትውልዱ እንደ ወንድሙ አብርሃም ከአርፋክስድ ዘር ነበር። የሎሌው ስም ባይሰጥም በ፩ ጥንታዊ ልማድ በምዕራፍ ፲፭፡፪ የተጠቀሰው ሎሌ የደማስቆ ሰው ኤሊዔዘር ነበረ። ሎሌው ግመሎቹን በውኃ ምንጭ አጠገብ አስቀመጣቸውና ግመሎቼን ያጠጣችው እርስዋ የጌታዬ ልጅ እጮኛ ትሁን የሚል ጸሎት ጸለየ። ወዲያው ርብቃ መጥታ ግመሎቹን አጠጣች። ሎሌው የወርቅ ቀለበትና አምባር ሰጣት። ነገሩን ለቤተሠብዋ ከገለጸላቸው በኋላ፣ አባቷ ባቱኤልና ወንድሟ ላባ ፈቃዳቸውን ሰጡ። ርብቃና ሎሌው አብረው ወደ ከነዓን በግመል ተመልሰው እርስዋና ይስሐቅ ተያይተው ተዋደዱና ተዳሩ። በምዕራፍ ፳፭ ርብቃ ለይስሐቅ መንታ ልጆች እነርሱም ያዕቆብንና ኤሳውን እንደ ወለደችለት ይነግራል። በምዕራፍ ፳፮ ዘንድ ይስሐቅ በጌራራ ቆይቶ ንጉሣቸውን አቢሜሌክ ርብቃ እህቴ ነች አላት። (በዘፍጥረት ፳ ስለ አቢሜሌክ፣ አብርሃምና ሣራ ተመሳሳይ ታሪክ አለ፣ በመጽሐፈ ኩፋሌ ግን አቢሜሌክ ከይስሐቅና ርብቃ ጋር የነበረው መዋዋል ብቻ ይጠቀሳል፤ እንዲሁም አብርሃምና ሣራ ከግብጽ ፈርዖን ጋር ተመሳሳይ ጉዳይ ነበራቸው።) በኋላ በዘፍጥረት ፳፯ ርብቃ ልጇን ያዕቆብ የኤሳውን በረከት ከይስሐቅ እንዲቀበል መከረችው።"} {"id": "36861", "contents": "ዋልታ ኢንፎርሜሽንና የሕዝብ ግንኙነት ማዕከል አ.ማ. (ይህ ድርጅት ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "44103", "contents": "ካሩም በጥንት (2150-1628 ዓክልበ. ያሕል) የአሦር ሰዎች በውጭ አገራት በተለይ በሐቲ (አናቶሊያ) ያቋቋሙት የንግድ ሠፈሮች ነበሩ። በኤብላ ጽላቶች መካከል አንዱ ሰነድ ከኤብላ (በሶርያ) እና ከአሹር (ወይም ከአባርሳል?) መካከል የተዋወለ ውል ሲሆን በዚህ ውል አሹር በኤብላ ግዛት ውስጥ ካሩም ለማስተዳደር ፈቃድ አገኘ። ከዚህ ጥቂት ዓመታት በኋላ የአካድ ንጉሥ ታላቁ ሳርጎን ኤብላን አጠፋ። ከኋለኛ ዘመን በኬጥኛ በተጻፈ ታሪክ ዘንድ፣ የቡሩሻንዳ ንጉሥ ኑርዳጋል በካሩሞች የነበሩትን አካዳዊና አሦራዊ ነጋዴዎች መደብ ስለ በደለ፣ ሳርጎን ደግሞ አናቶሊያን ወረረ። ይህም ድርሰት በአማርና ደብዳቤዎች መካከል በአካድኛ ተገኘ፤ ቅጂዎቹ ግን በሳርጎን ዘመን ስላልተጻፉ እንደ ታማኝ ታሪክ አይቆጠሩም። በሐቲ እነዚህ የአሦራውያን ነጋዴ ሠፈሮች ከሐቲ ከተሞች አጠገብ ይመሠረቱ ነበር፤ ቀረጥም ለከተማው ገዢ ያስረክቡ ነበር። አነስተኛ «መባርቱም» የተባሉት ጣቢያዎች ደግሞ ነበሯቸው። በተለይ 1880-1745 እና 1662-1628 ዓክልበ. በጠቅላላ የካሩምና የመባርቱም ቁጥር ምናልባት ፳ ያሕል ነበር። ከነዚህም ውስጥ ካነሽ፣ አንኩቫ፣ ሐቱሳሽ በዋናነት ይጠቀሳሉ። በዚሁ ዘመን መደበኛ ገንዘብ (መሀልቅ) ገና አልተፈጠረም ነበር። የአሦር ነጋዴዎች ወርቅ በጅምላ፣ ብር ለችርቻሮ ይጠቅማቸው ነበር። የወርቅ ዋጋ ከብር ፰ እጥፍ መሆኑ ተወሰነ። ሆኖም ሌላ የብረታብረት አይነት በአሦርኛ «አሙቱም» ሲባል ይህ ከወርቅም በላይ ውድ ነበር፤ ከብር ፵ ጊዜ ተላቀ። «አሙቱም» ምናልባት ያንጊዜ ትኩስ ግኝት የነበረ ብረት ሊሆን ይቻላል። እነዚህ የአሦር ነጋዴዎች በተለይም ቆርቆሮና ልብስ ለሐቲ ሰዎች ይሸጡ ነበር። ከሐቲ አገር ካስወጡአቸው ውጤቶች መካከል ከሁሉ አይነተኛ የሆነው መዳብ ነበረ። በሐቲ ዙሪያ ያሉት ከተማ-አገራት ሲወዳደሩ ሲታገሉ አንዳንዴ ለንግድ አስጊ ሁኔታ ይፈጥር ነበር። በ1745 ዓክልበ."} {"id": "44691", "contents": "ቪላሪያል የእግር ኳስ ክለብ (እስፓንኛ፦ Villarreal Club de Fútbol, S.A.D.) በቪላሪያል፣ እስፓንያ የሚገኝ የእግር ኳስ ክለብ ነው። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "48063", "contents": "የቁራ ሻይ (Gaultheria procumbens፤ እንግሊዝኛ፦ Teaberry, Wintergreen, Checkerberry) በምሥራቅ ካናዳና በአሜሪካ አገራት በብዛት የሚበቅል የዱር ተክል ነው። ተክሉ ደግሞ በእንግሊዝኛ «የተራራ ሻይ»፣ «የምድር ሻይ» ወይም «የካናዳ ሻይ» ተብሏል። በጥንታዊ ኗሪዎች አልጎንኲያን ቋንቋዎች ለምሳሌ ሚግማቅኛ ተክሉ /ካቃጁ'ማናቅሲ/ «የቁራ ቅጠል» ተብሏል። ተክሉ ለምድር ቅርብ ይጠብቃል፤ አንዳንዴም ትንንሽ ቀይ ፍሬዎችን ያፈራል። ፍሬዎቹ አይጎዱም፣ በተለይ በሽኮኮና ሌሎች እንስሳት ይበላሉ። ተክሉ ምንጊዜም በበረድ ወይም በሙቀት ወቅት ሁሌ-ለም አረንጓዴ ነው፣ 'Wintergreen' መባሉ ስለዚህ ነው። ቅጠሎቹ እንደ ሻይ ቅጠል እንዲጠቀሙ፣ በፍልውሃ ተጨምረው ለሦስት ቀን ይቆዩ። ይህ ሻይ ከጥንት ጀምሮ እስከ ዛሬ በባሕላዊ መድኃኒት ይገኛል፣ ለደም ግፊት፣ ልብ ድካም፣ ወዘተ. ለማከም ወይም ለመከልከል ይጠጣል። ይህ ዘዴ በቅጠሎቹ ያለውን ንጥረ ነገር ያስወጣል። ይህ ንጥረ ነገር Methyl salicylate ሲባል እንደ ሠው ሠራሽ አስፒሪን ተመሳሳይ ነው። እንዲሁም ንጥረ ነገሩ ለሳይንስ የታወቀው አስፒሪንም በላብራቶሪ የተፈጠረው በተለይ ከዚሁ ተክል ዕውቅና ወጣ።"} {"id": "48129", "contents": "የፈረንጅ ሱፍ (Helianthus annuus) የአትክልት ዝርያ ነው። ለምግብነት በተለይ ስለ ዘሩ እና ስለ ዘሩ ዘይት በአንዳንድ አገር እንደ ሰብለ ገበያ ይታረሳል።"} {"id": "40641", "contents": "8 June በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም ሰኔ 1 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "47439", "contents": "ማክስ ፕላንክ (ጀርመንኛ፦ Max Planck) 1850-1940 ዓም. የጀርመን ፊዚሲስት ነበር። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) ማክስ በኩዋንተም ቲዎሪ እና ፎቶን ጥናት ያደረገ ሰው ነው።"} {"id": "40677", "contents": "29 June በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም ሰኔ 22 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "40833", "contents": "25 August በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም ነሐሴ 19 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "40851", "contents": "ሌምኖስ (ግሪክ፦ Λήμνος) የግሪክ ደሴት ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "40869", "contents": "1 September በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም ነሐሴ 26 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "48651", "contents": "ፐንጃብ በስሜን የምትገኝ የሕንድ ክፍላገር ናት። የክፍላገሩ ኗሪዎች በብዛት የፐንጃቢ ብሔር ሲሆኑ ዋና ቋንቋቸው ፐንጃብኛ፣ ሃይማኖታቸውም ሲኪዝም ነው።"} {"id": "47673", "contents": "ሳቢሳ (Laridae) ብዙ ዝርያዎች ያሉት በጣም ሰፊ የሆነ የባሕር አዕዋፍ አስተኔ ነው። ተርን የተባሉት አይነቶች በዚህ መደብ ውስጥ ናቸው።"} {"id": "48981", "contents": "የኦቬርቶን መስኮት በአሜሪካዊው ልጅ ዮዴፍ ኦቬርቶን (1952-1995 ዓም) የተደረጀ ሕዝባዊ ፖሊሲ ለውጥ አራያ ነው። ልጅ ኦቬርቶን በ1995 ዓም በ43ኛው ዓመቱ በአውሮፕላን አደጋ ካረፈ በኋላ፣ አራያው «የኦቬርቶን መስኮት» ተብሎ ዝንኛነትን አግገኝቷል። በዚያው ኦቬርቶን መስኮት አራያ ዘንድ፣ ከአርነት እስከ ባርነት በሚለው መስመር ላይ፣ ለማንኛውም ፖለቲካዊ ሀሣብ ቢቀርብም የሚከተሉት ደረጆች ይኖራሉ፦ ወደ አርነት 1) የማይታሠብ 2) አክራሪ 3) የሚቀበል (መስኮቱ እዚህ ይጀምራል) ---v 4) አስተዋይ 5) በሕዝብ የሚወደድ 6) መምሪያ (ፖሊሲ) ወደ ባርነት 7) በሕዝብ የሚወደድ 8) አስተዋይ 9) የሚቀበል (መስኮቱ እዚህ ይዘጋል) --- ^ 10) አክራሪ 11) የማይታሰብ (ይህ ፖለቲካ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "49215", "contents": "ሊድስ (እንግሊዝኛ፦ Leeds) የእንግላንድ ከተማ ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "7136", "contents": "1 January 606 - 31 August 606 እ.ኤ.ኣ. = 598 ዓ.ም. 1 September 606 - 31 December 606 እ.ኤ.ኣ. = 599 ዓ.ም."} {"id": "7202", "contents": "1 January 574 - 30 August 574 እ.ኤ.ኣ. = 566 ዓ.ም. 31 August 574 - 31 December 574 እ.ኤ.ኣ. = 567 ዓ.ም."} {"id": "6464", "contents": "1 January 938 - 2 September 938 እ.ኤ.ኣ. = 930 ዓ.ም. 3 September 938 - 31 December 938 እ.ኤ.ኣ. = 931 ዓ.ም."} {"id": "4298", "contents": "ኢትዮጲስ በመጽሐፈ አክሱም ዘንድ ኑቢያን የመሠረተው የካም ልጅ ኩሽ ልጅ ነበር። በዚህ መሠረት በኢትዮጵያ የሚኖሩት ኩሺቲክ ብሔሮች አባት በመሆኑ አገሩ 'ኢትዮጵያ' መባሉ እንደሚገባው ይታመናል። ^ Stuart Munro-Hay, \"Aksumawi,\" in von Uhlig, Siegbert, Encyclopaedia Aethiopica:A-C (Weissbaden: Harrowitz, 2003), p.186."} {"id": "6590", "contents": "1 January 878 - 1 September 878 እ.ኤ.ኣ. = 870 ዓ.ም. 2 September 878 - 31 December 878 እ.ኤ.ኣ. = 871 ዓ.ም."} {"id": "4442", "contents": "1 January 1941 - 10 September 1941 እ.ኤ.ኣ. = 1933 ዓ.ም. 11 September 1941 - 31 December 1941 እ.ኤ.ኣ. = 1934 ዓ.ም."} {"id": "8006", "contents": "1 January 165 - 27 August 165 እ.ኤ.ኣ. = 157 ዓ.ም. 28 August 165 - 31 December 165 እ.ኤ.ኣ. = 158 ዓ.ም."} {"id": "8012", "contents": "1 January 162 - 27 August 162 እ.ኤ.ኣ. = 154 ዓ.ም. 28 August 162 - 31 December 162 እ.ኤ.ኣ. = 155 ዓ.ም."} {"id": "6944", "contents": "1 January 702 - 1 September 702 እ.ኤ.ኣ. = 694 ዓ.ም. 2 September 702 - 31 December 702 እ.ኤ.ኣ. = 695 ዓ.ም."} {"id": "5210", "contents": "1 January 1558 - 7 September 1558 እ.ኤ.ኣ. = 1550 ዓ.ም. 8 September 1558 - 31 December 1558 እ.ኤ.ኣ. = 1551 ዓ.ም."} {"id": "5252", "contents": "1 January 1537 - 7 September 1537 እ.ኤ.ኣ. = 1529 ዓ.ም. 8 September 1537 - 31 December 1537 እ.ኤ.ኣ. = 1530 ዓ.ም."} {"id": "2240", "contents": "ክሊፍተን (Clifton) በግሪንሊ ካውንቲ፥ አሪዞና የምትገኝ ከተማ ናት። በ2000 እ.ኤ.አ. በከተማዋ 2,596 ይኖራሉ። የግሪንሊ ካውንቲም መቀመጫ ናት። ክሊፍተን በ33°2'26\" ሰሜን ኬክሮስ እና 109°18'3\" ምዕራብ ትገኛለች። ከተማዋ 38.8 ካሬ ኪ.ሜ. ቦታ ስትሸፍን ከዚህ ውስጥም 0.3 ካሬ ኪ.ሜ. ውሃ ነው። በ2000 እ.ኤ.አ. 2,596 ሰዎች ፣ 919 ቤቶች እና 685 ቤተሰቦች አሉ።"} {"id": "14762", "contents": "ለላም ከጥጃዋና ከአላቢዋ ማን ይቀርባታል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ለላም ከጥጃዋና ከአላቢዋ ማን ይቀርባታል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ለላም ከጥጃዋና ከአላቢዋ ማን ይቀርባታል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሁለቱም የእሷ ጥገኞች ናቸው። ምንጭ፦ አዲሱ የምሳሌያዊ አነጋገሮች መጽሐፍ፣ ገጽ ፲፯"} {"id": "15962", "contents": "ሴትና ዶሮ ሳያብድ አይውልም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሴቶች አስተሳሰባቸው የተዛባ ነው ብሎ የሚናገር ኋላ ቀር አባባል።"} {"id": "12866", "contents": ""} {"id": "12938", "contents": "ዓጼ ይኵኖ አምላክ (የዘውድ ስም ተስፋ እየሱስ) ከነሐሴ ፫ ቀን ፲፪፻፵፭ ዓ/ም ጀምሮ ለ አሥራ አምስት ዓመታት ነግሠዋል። በአባታቸው በተስፋ እየሱስ በኩል ከዛግዌ ስርወ መንግስት መነሳት በፊተ ከነበሩት የአክሱም ንጉስ የአጼ ድል ናኦድ ጋር እንደሚዛመዱ ይጠቀሳል። ይኩኖ አምላክ ማለት አምላክ ጠባቂና ረዳት ይሁነው ሲሆን የተወለዱበትም እዚያው ወሎ ውስጥ ከደሴ ከተማ ወጣ ብላ በምትገኘው ሰገርት የምትባል ከተማ ነበር። ትህምህርታቸውንም ያጠናቀቁት ከአምባሰል ቀረብ ብሎ በሚገኘው ሃይቅ በሚባለው አካባቢ በ ሃይቅ እስጢፋኖስ ገዳም ነበር። ትምህርታቸውን በቅዱስ እየሱስ ሞዓ ወይም በቅዱስ ተክለ ሃይማኖት ወይም በሁለቱ ስር እንደወሰዱ የተጻፉ የተለያየ ዘመን ገድላቶች አሉ። ይሁንና የዛግዌን ስርወ መንግስት በሰለሞናዊ ስርወ መንግስት ከትምህርታቸው መገባደድ በኋላ ወይ በጦርነት ወይ በሰላም እንደቀየሩ ታሪክ ይመዘግባል። ምንም በማያጠረጣር ሁኔታ፣ ጸሃፊው ዋሊስ በድጅ እንደመዘገበ፣ ይኩኖ አምላክ ከቢዛንታይን ንጉስ ሚካኤል 8ኛ ጋር ደብዳቤ ተቀያይሯል እንዲሁም ለቤዛንታይኑ ንጉስ ብዙ ቀጭኔወችን በስጦታ እንደላከ አሁን ድረስ ማስረጃ አለ። ለግብጹ ማምሉክ ሱልጣን ባይባርስም ከእስክንድርያ ፓትሪያርክ ሾሞ እንዲልክለት በ1273 በተደጋጋሚ እንደጻፈ ታሪክ መዝግቦ አልፏል። የተፈገውም ጳጳስ በጊዜው ስላለመጣ ከጎረቤት እስላም መሪወች በመጀመሪያው የመንግስቱ ዘመን የነበረው ስለማዊ ግንኙነት ተቋረጠ። ቀጥሎም የ ቆብጥ ፓትሪያርክ ባለመምጣቱ ይኩኖ አምላክ ወደ ሶሪያ ቄሶች እንዳዘነበለ ታደሰ ታምራት መዝግቧል። እናም በዚህ ንጉስ ዘመን ከግብጾች ይልቅ የሶሪያወች ተሳትፎ በቤተክርቲያን ዙሪያ ይታይ ነበር። ወሎ ውስጥ፣ ገነተ ማርያም የተሰኘውን ቤ/ክርስቲያን ያሰሩ እኒሁ ንጉስ ናቸው ። ባረፉ ጊዜ የተቀበሩትም ደጋ ደሴት ተብላ በምትታወቀው የጣና ሃይቅ ደሴት ውስጥ የወንድማቸው ልጅ ሂሩተ አምላክ ባሰራው ደጋ እስጢፋኖስ ነው። ^ In the Ethiopian calendar, 10 Sené and 16 Nehasé, respectively."} {"id": "15008", "contents": "ለይቶ እንደፈፋ አንጓሎ እንዳረፋ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "13034", "contents": "ገብስ ሻይ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚሰራ የሻይ አይነት ሲሆን፣ የሚሰራውም ከአረረ ገብስ ነው።"} {"id": "13688", "contents": "ተሾመ ወልዴ የኢትዮጵያ ታዋቂ ዘፋኝ ሲሆን ብዙ ዘመናዊ የሙዚቃ ስራወችን በማቅረብ ይታወቃል።"} {"id": "13694", "contents": "ይርዳው ጤናው የኢትዮጵያ ታዋቂ ዘፋኝ ሲሆን ብዙ ዘመናዊ የሙዚቃ ስራወችን በማቅረብ ይታወቃል። == የት ታሪክ ==ይርዳውጢናውበጣምአድናቅህነኝ የአይኖቺሽ ከአዎክብት"} {"id": "15212", "contents": "ኒያላ የስፖርት ክለብ በአዲስ አበባ፣ ኢትዮጵያ የሚገኝ የእግር ኳስ ክለብ ነው። የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን አባል ሲሆን ስታዲየሙ ኒያላ ስታዲየም ነው። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "15290", "contents": "ላመት ልብስ ለእለት ጉርስ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "16724", "contents": "ቅዝምዝም ሲወረወር ጎንበስ ብለህ አሳልፈው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "14324", "contents": "ሚያዝያ ፭፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪፻፲፭ኛው ዕለት ሲሆን፤ የፀደይ (በልግ)ወቅት ፲ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፻፶፩ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፻፶ ቀናት ይቀራሉ። በዚህ ዕለት ኢትዮጵያዊው ማኅሌታይ ቅዱስ ያሬድ ስለተወለደ ከድጓው ድርሰቱ የተወሰደ ቅንጣቢ፦ መፀው/መከር \"በጊዜሁ ኀለፈ ክረምት ቆመ በረከት ናሁ ጸገዩ ጽጌያት\" (ሲተረጐም) ክረምቱ በጊዜው አለፈ አሁን የበረከት ጊዜ ይሆናል አበባዎችም ያብባሉ፡፡ ፲፭፻፳፬ ዓ/ም - አይፈርስ አምባ በተባለ ስፍራ ከግራኝ መሀመድ ጋር በተደረገ ጦርነት ራስ እስላም ሰገድ፣ ተክለ ኢየሱስ እና ብዙ መኳንንት ሞቱ። ፲፱፻፲፰ ዓ.ም.፦ ቤተ ሳይዳ (በኋላ ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ፣ አሁን የካቲት ፲፪ የተባለው) ሆስፒታል ተቋቋመ፡፡ ፲፱፻፵፫ ዓ.ም. ፦ ፪ ሺህ ፻፷፰ ወታደር የያዘው የኢትዮጵያ የክቡር ዘበኛ ሠራዊት የሻለቃ ጦር ወደ ኮርያ ዘመተ፡፡ ከዘማቾቹ ማህል አንዱ የነበረው ‘የክራሩ ጌታ’ የ፶ ዐለቃ ካሣ ተሰማ \"እልም አለ ባቡሩ\" በሚለው ዘፈኑ ይሄንን ዕለት አወድሶታል። ፲፱፻፶፮ ዓ/ም - አንጋፋው የፊልም ተዋናይ ሲድኒ ፗቲዬር ‘ሊሊስ ኦፍ ዘ ፊልድ’ (Lilies of the Field) በተባለው ፊልሙ የ’ኦስካር’ ሽልማት ሲቀበል የመጀመሪያው ጥቁር አሜሪካዊ ነው። ፲፱፻፷፭ ዓ/ም - የአፍሪቃ አንድነት ድርጅት (አ. አ.ድ) ((እንግሊዝኛ)፡ Organisation of African Unity (OAU))"} {"id": "17090", "contents": "በአጎረስኩኝ እጄን ተነከስኩኝ የአማርኛ ምሳሌ ነው። በአጎረስኩ ተነከስኩ"} {"id": "21902", "contents": "ይሉኝታና መጠቀም ባንድነት አይገኙም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ይሉኝታና መጠቀም ባንድነት አይገኙም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20786", "contents": "ውሀን መመለስ ወደ ሌላ ማፍሰስ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ውሀን መመለስ ወደ ሌላ ማፍሰስ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "5566", "contents": "1 January 1383 - 6 September 1383 እ.ኤ.ኣ. = 1375 ዓ.ም. 7 September 1383 - 31 December 1383 እ.ኤ.ኣ. = 1376 ዓ.ም."} {"id": "5584", "contents": "1 January 1374 - 5 September 1374 እ.ኤ.ኣ. = 1366 ዓ.ም. 6 September 1374 - 31 December 1374 እ.ኤ.ኣ. = 1367 ዓ.ም."} {"id": "6460", "contents": "1 January 940 - 2 September 940 እ.ኤ.ኣ. = 932 ዓ.ም. 3 September 940 - 31 December 940 እ.ኤ.ኣ. = 933 ዓ.ም."} {"id": "6598", "contents": "1 January 874 - 1 September 874 እ.ኤ.ኣ. = 866 ዓ.ም. 2 September 874 - 31 December 874 እ.ኤ.ኣ. = 867 ዓ.ም."} {"id": "49520", "contents": "ሰኸምሬ ሸድዋሰት በላይኛ ግብጽ በ2ኛው ጨለማ ዘመን (16ኛው ሥርወ መንግሥት) ምናልባት 1600-1596 ዓክልበ. አካባቢ የገዛ ፈርዖን ነበረ። ስሙ «ሰኸምሬ ሸድዋሰት» በቶሪኖ ቀኖና ዝርዝር ብቻ ይታወቃል። በዚያው ዝርዝር ላይ ከእርሱ ቀጥሎ አምስት ሌሎች ስሞች ጠፍተዋል። በአቶ ኪም ራይሆልት አስተሳሰብ ተከታዩ 1 ደዱሞስ ይሆናል።"} {"id": "7426", "contents": "1 January 465 - 29 August 465 እ.ኤ.ኣ. = 457 ዓ.ም. 30 August 465 - 31 December 465 እ.ኤ.ኣ. = 458 ዓ.ም."} {"id": "7444", "contents": "1 January 456 - 29 August 456 እ.ኤ.ኣ. = 448 ዓ.ም. 30 August 456 - 31 December 456 እ.ኤ.ኣ. = 449 ዓ.ም."} {"id": "7450", "contents": "1 January 453 - 29 August 453 እ.ኤ.ኣ. = 445 ዓ.ም. 30 August 453 - 31 December 453 እ.ኤ.ኣ. = 446 ዓ.ም."} {"id": "2098", "contents": "ነሐሴ ፳፯ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፫፻፶፯ ኛው ዕለት ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በዘመነሉቃስ ፱ ዕለታት ሲቀሩ፤ በዘመነ ማቴዎስ፤ ማርቆስ እና ዮሐንስ ደግሞ ፰ ዕለታት ይቀራሉ። ፲፮፻፶፰ ዓ/ም ለሦስት ቀናት የጋየውና አስር ሺህ ሕንጻዎችን ያወደመው የሎንዶን ትልቁ እሳት ተነሳ። ፲፯፻፵፬ ዓ/ም የምዕራብ አውሮፓ አገራት ዘመን አቆጣጠራቸውን በለወጡ በሁለት መቶ ዓመታቸው፣ ብሪታንያ የጎርጎራዊ ዘመን አቆጣጠርን ተቀበለች። ፲፱፻፳፱ ዓ/ም - በጠላት ወረራ ዘመን የሸዋ አርበኞች ቡልጋ ላይ ተሰባስበው የልጅ ኢያሱን ልጅ መልአከ-ፀሐይ ኢያሱን አነገሡ። አዲሱ 'ንጉሥ' ወዲያው የአርበኞች መሪ ለነበሩት ባላምባራስ አበበ አረጋይ የራስነት ማዕርግ ሰጠ። መልአከ-ፀሐይ ኢያሱ መስከረም ፳፬ ቀን ፲፱፻፴፩ ዓ/ም አረፎ አንኮበር አካባቢ በሚገኘው ዞማ ተክለሃይማኖት ቤተ ክርስቲያን ተቀብሯል። ፲፱፻፴፯ ዓ/ም በሁለተኛው የዓለም ጦርነት ፍጻሜ ጃፓን በተሸናፊነቷ እጇን ሰጠች። ፲፱፻፴፰ ዓ/ም ነጻነትን አስከትሎ በጃዋሃርላል ኔህሩ ምክትል ፕሬዚደንትነት የሚመራ የሕንድ ጊዜያዊ መንግሥት ተመሠረተ። ፲፱፻፺ ዓ/ም የርዋንዳን ፍጅት አስከትሎ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ያቋቋመው የወንጀለኛ ፍርድ ቤት ጃን ፖል አካዬሱ የተባለውን የቀድሞ ከንቲባ ላይ ፍርዱን የወንጀለኛነት ፍርድ ፈረደበት። ፲፱፻፲፮ ዓ/ም የኬንያ ሁለተኛው ፕሬዚደንት ዳንኤል አራፕ ሞይ ፲፭፻፴፪ ዓ/ም መቶ ሰማንያ ስድስተኛው የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት ዓፄ ልብነ ድንግል (ስመ መንግሥት፡ ወናግ ሰገድ) ፲፱፻፳፱ ዓ/ም ዘመናዊውን የኦሊምፒክ ውድድር የመሠረቱት የፈረንሳይ ዜጋ ባሮን ፒዬር ደ ኩበርታ በሰባ አራት ዓመታቸው አረፉ። ፲፱፻፷፩ ዓ/ም የቪዬትናም ፕሬዚደንት የነበሩት ሆ ቺ ሚን ፲፱፻፺፫ ዓ/ም በቀዶ ጥገና ጥበብ የመጀመሪያውን የሰው ልብ የቀየሩት የደቡብ አፍሪቃው ዶክቶር ክርስቲያን ባርናርድ አረፉ። ^"} {"id": "2152", "contents": "1 January 1953 - 10 September 1953 እ.ኤ.ኣ. = 1945 አ.ም. 11 September 1953 - 31 December 1953 እ.ኤ.ኣ. = 1946 አ.ም."} {"id": "14146", "contents": "ሙሴ ቀስተኛ (ሴባስቲያኖ ካስታኛ)ጣልያንኛ፡ Sebastiano Castagna) ይሄ ሰው በአድዋ ጦርነት የጣልያን መንግሥት አገራችንን ኢትዮጵያን በቅኝ ግዛትነት ለመግዛት ከገቡት ወታደሮች አንዱ ሲሆን፣ ለወረራ የመጣው የጠላት ኃይል በዳግማዊ ዓፄ ምኒልክ እና በሠራዊታቸው ቆራጥነት አድዋ ላይ ድል ሲሆን ተማርኮ የቀረና እስከ ዕለተ ሞቱ ድረስ ኢትዮጵያ ውስጥ የኖር ኢጣልያዊ ነው። ሙሴ ቀስተኛ በ፲፰፻፷ ዓ/ም በሲሲሊ ደሴት አይዶኔ በሚባል ሥፍራ ተወለደ። ስለልጅነት ዘመኖቹ እና በወጣትነቱም የጣልያንን የጦር ሠራዊት እንዴት እና ለምን እንደተቆራኘ መቼ፣ ከማን ሠራዊት ጋር፣ የትኛው ወደብ ላይ ኢትዮጵያ ላይ ለመዝመት እንደመጣ በእርግጠኛነት ባይታወቅም፤ ድሉ የኢትዮጵያ ሆኖ ሙሴ ቀስተኛ በምርኮኛነት በዳግማዊ ዓፄ ምኒልክ ሠራዊት እጅ ወደቀ። ከተማረከም በኋላ በፈቃዳቸው እዚያው ኢትዮጵያ ውስጥ ከቀሩት ብዙ ጣልያኖች አንዱ እንደነበረና በተግባረ ዕድ ሞያው ታዋቂነትን አትርፎ በምህንድስና ተግባራት እንደተሰማራና ኢትዮጵያም ውስጥ እስከ ሁለተኛው የፋሽስት ኢጣልያ ወረራ ድረስ ኖሯል። በወረራውም ጊዜ የጣልያንን ጦር ዓለቆች በሰላይነት እንዳገለገላቸውና በመጨረሻም በአንድ ቆራጥ ኢትዮጵያዊ አርበኛ እጅ ሕይወቱን እንዳጣ ስለእሱ ከተጻፉ ጥቂት ታሪካዊ መሥመሮች ላይ እንገነዘባለን። ይሄ ሰው በአገራችን የታሪክ ዘገባዎች ላይ፣ ምናልባትም በታሪካችን ላይ በተጫወተው ሚና ረገድ በቂም ባይሆንም፣ ‘ብቅ፣ ጥልቅ’ እያለ ሲመዘገብ እናገኘዋለን። ስለዚህ ሰው አሟሟት ፀሐፊው በልጅነት ዘመን ያጠናው በመሆኑ ስለሰውዬው ማንነት እና አመጣጥ ለመመርመር ላደረገው ጥረት መነሻ ነው። ፔጎሎቲ የሚባል ጸሐፊ “ኢጣልያዊው በንጉሥ ምኒልክ ቤተ መንግሥት” (“Un Italiano alla Corte di Menelik,” Storia Illustrata 148 (March 1970): 79-85.) በተሰኘው መጽሐፉ ላይ ሙሴ ቀስተኛ በፋሽሽት ኢጣልያ ሁለተኛ የሙከራ ጊዜ ፣ በአድዋ ጦርነት ላይ የተሳተፈ አዛውንት እንደነበረና አዲስ አበባ ላይ በተግባረ ዕድ ችሎታው በዳግማዊ ምኒልክ እንዲሁም ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ተወዳጅነትን እንዳፈራ ይዘግብና ለጥቆም በ ‘ሕዝብ ሥራ ሚኒስቴር’ ውስጥ ዲሬክቶር ሆኖ ይሠራ እንደነበር፣ በተለይም የራስ ደስታ ዳምጠውን አክስት ካገባ በኋላ በኢትዮጵያውያን ዘንድ ምን ያህል አክብሮት እንዳገኘ ይነግረናል። በትውልድ አገሩ አይዶኔ ደግሞ ስለእሱ የታተመ ጽሑፍ ላይ አንጀላ ሪታ ፓሌርሞ ከዚሁ ከወይዘሮ በላይነሽ ጋብቻ ማሪያ እና ጁሴፒና የተባሉ ሁለት ሴት ልጆች እንደተወለዱለት ታበሥራለች። ‘የባሕላዊ ቅርስ ሽግግር’ በካዛንችስ፣ አዲስ አበባ የታሪካዊ ቤት አርዕያዊ ጥገና’"} {"id": "16402", "contents": "ሠመራ ዩኒቨርስቲ ኢትዮጵያ ውስጥ በአፋር ክልል ሰመራ ከተማ የሚገኝ የከፍተኛ ትምህርት ተቋም ነው። ተቋሙ በ1999ዓ.ም ከተቋቋሙት አዳዲስ ዩኒቨርሲቲዎች አንዱ ነው። (ይህ ትምህርት ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "15238", "contents": "ርጉሙ፡ እስከፍጻሜው ያልተገፋ/ያልተሰራ ነገር መጨረሻው መጥፎ ነው።"} {"id": "14590", "contents": "ጾም ገዳፊና ሰው ጠባቂ ለጥቂት ይሳሳታል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ጾም ገዳፊና ሰው ጠባቂ ለጥቂት ይሳሳታል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "13120", "contents": "ሸማ የኢትዮጵያ የሃገር ልብስ ሲሆን የሚሰራውም በእንዝርት ከተፈተለ ጥጥ ነው። ይህን ልብስ የሚሰራው ሰው ሸማኔ ይባላል።"} {"id": "17080", "contents": "ታኅሣሥ ፲፯ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻፯ተኛው እና የመፀው ወቅት ፹፪ተኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፪፻፶፱ ቀናት በ ዘመነ ዮሐንስ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፪፻፶፰ ቀናት ይቀራሉ። ፲፰፻፺፮ ዓ/ም - ዳግማዊ ዓፄ ምኒልክ ሊጎበኛቸው ከመጣው የአሜሪካ ኅብረት መንግሥት ወኪል 'ሮበርት ፒ ስኪነር' (Robert P. Skinner) ጋር የንግድ ውል ተፈራረሙ። ይኼም ድርጊት በኢትዮጵያ እና በአሜሪካ ኅብረት የመጀመሪያው የ'ዲፕሎማሲ' መክፈቻ ግንኙነት ነው። ፲፱፻፹ ዓ/ም - ኢትዮጵያ ባዘጋጀችው የምሥራቅና መካከለኛው አፍሪቃ የእግር ኳስ ዋንጫ (ሴካፋ) ዚምባብዌን በፍጹም ቅጣት ምት በማሸነፍ፣ ለመጀመሪያ ጊዜ ዋንጫውን ከፍ ያደረገችበት ነበር፡፡ ዋንጫውን ለብሔራዊ ቡድኑ አምበል ገብረ መድኅን ኃይሌ የሰጡት የኢትዮጵያ ሕዝባዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ (ኢሕዲሪ) ፕሬዚዳንት፣ መንግሥቱ ኃይለ ማርያም ሲሆኑ፣ የተሰማቸውን ደስታ የገለጹት ፻ ሺሕ ተመልካች የሚይዝ ስታዲየም ለመሥራት ቃል በመግባት ነበር፡፡ ፲፱፻፺፯ ዓ/ም - በሕንድ ውቅያኖስ ሥር የተነሳው የመሬት እንቅጥቅጥ ያስከተለው ኃይለኛ የባሕር ሞገድ በስሪ ላንካ፣ ሕንድ፣ ኢንዶኔዚያ፣ ታይላንድ እና ማሌዚያ አገራት ከ፪መቶ ፴ሺ በላይ የሚቆጠሩ ሰዎችን ሕይወት አጥፍቷል። ፳፻ ዓ/ም - በኬንያ የፕሬዚደንታዊ ምርጫ ምዋይ ኪባኪ አሸናፊ ናቸው ተብሎ ሲታወጅ በመላ አገሪቱ የተከተለው የተቃውሞ ረብሻ በአገሪቱ ለተከሰቱት ፖለቲካዊ፤ ምጣኔ-ኃብት እና ሰብዓዊ ነውጦች ዋና መንስዔ ሆኗል። ሪፖርተር"} {"id": "13270", "contents": "ሌባና ፖሊስ ልጆች ክብ ሰርተው የሚጫወቱት ሲሆን ሌባው ከክቡ በማፈንገጥ እራቅ ያለች ስፍራ ላይ የተቀመጠች አንዲት ነገርን (ደብር ትባላላቸ) ለመንካት ይሮጣል። ፖሊሱ እንግዲህ ሌባውን ተሽቀዳድሞ ያችን ደብር ሳይነካ በመንካት ለመያዝ ነው። ይህ ጨዋታ ህጻናትን ስለ ሌብነት፣ ስለ ሃይማኖት ወዘት የሚያስተምርና በዛውም የሰውነት ጥንካሬንና እንቅስቃሴ እንዲያረጉ የሚረዳቸው ነው።"} {"id": "13294", "contents": "ወንጀለኛው ዳኛ በደራሲ ሀዲስ አለማየሁ በ1970 የተደረሰ ልብ ወለድ ነው።"} {"id": "17890", "contents": ""} {"id": "20560", "contents": "እጅ ይዘው ያስገቡት እጅ ይዞ ያስወጣል የአማርኛ ምሳሌ ነው። እጅ ይዘው ያስገቡት እጅ ይዞ ያስወጣል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20590", "contents": "እግዚአብሄር ለፍጥረቱ ሰው ለሰውነቱ ያስባል የአማርኛ ምሳሌ ነው። እግዚአብሄር ለፍጥረቱ ሰው ለሰውነቱ ያስባል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "17956", "contents": "ተው አትርሳ ተሰርቶልሀል የሳት ገሳ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "13726", "contents": "አሬን ስበላ ከረምሁ (1) (10)አለቃ የሚኖሩበት አካባቢ ድርቅ ጠንቶ ሁሉም ስደት ገባ።አለቃም ሲጓዙ ውለው ጥሩ አካባቢ ይደርሱና የግዜር መንገደኛ ነኝ ብለው አንዷን ባልቴት ለምነው ሊያድሩ ይፈቀድላቸዋል። ሌሊት ላይ ከመደባቸው ይነሱና ባልቴቱዋ ምኝታ ጋ ሄደው አይነ ምድራቸውን ተወጥተው ምኝታቸው ተመልሰው ባልቴቱዋን መጣራት ይጀምራሉ። ሴትየዋም «ምነው? ምን ሆኑ?» ስትላቸው ቤቱ አይነምድር አይነምድር ይሸታል እና መተኛት አቃተኝ ይላሉ። ሴትየዋም ኩራዟን ትለኩስና ፍለጋ ይጀመራል። አለቃም ተነስተው ወደ ባልቴቲቱ ምኝታ አካባቢ ሄደው እዚህ ነው እዚህ ነው ብለው ይጮሃሉ። «ኧረ ጉድ ኧረ ጉድ እንዴት ቤት ውስጥ ትጸዳጃለሽ ባይሆን እኔ አለሁ አይደል እንውጣ አትይኝም» ብለው ድምፃቸውን የበለጠ ከፍ ያደርጋሉ። ሴትየዋም ጎረቤት እንዳይሰማባት ብላ አለቃን ትለምናቸዋለች። ከዚያም ትንሽ አጉረምርመው አክርሚኝ ይላሉ። በዚህ ተስማምተው፤ አለቃም ከርመው ያ የድርቅ ወቅት ያልፍና ወደ ሀገራቸው ሲመለሱ የሚያውቃቸው ሰው አግኝቷቸው «እንዴት ከረሙ?» ይላቸዋል።አለቃም «አሬን ስበላ ከረምኩ» ብለው መለሱ አሉ። አሬን ስበላ ከረምሁ (2) (11)አለቃ ገ /ሀና ከጎንደር አዱ ገነት አፄ ምኒልክ መናገሻ ለደጅ ጥናት ሰንቀው በወረሀው ፆም አካባቢ ይጓዛሉ። ጥኌት ወደ ቤተ መንግስት የወጡ ማታ ወደ ማደሪያቸው እየተመላለሱ የወረሀውን ፆም ጨርሰው ፍስክ ሲገባ ወደ ጠጅ ቤቶች ጎራ እያሉ መልከስከስ ይጀምራሉ። የያዙት ደረቅ ስንቅ አልቆ ወደ ማርትሬዛቸው ምንዘራ ጀምረዋል። ወርሀ ግንቦት ገብቶ ክረምቱ ሊጀምር ሲል ውሳኔ ላይ መድረስ ነበረባቸው --ደጅ ጥናቱን ትተው ወደ ጎንደር ማቅናት ወይም እየተሟጠጠች ያለችውን ኪሳቸውን የሚያደልቡበት መንገድ መፈለግና ክረምቱን አራዳ ማሳለፍ፤ ደጅ ጥናቱንም መቀጠል። ታዲያ አንዷን የጠጅ ኮማሪት መሳም ከጀመሩ ቀኖች ተቆጥረዋል። አንድ ምሽት ግን ተንኮል አዘጋጅተው ኖሮ እሆን ብለው እዳሪያቸውን ሳይወጡ አብረው ይተኛሉ። ከሥራ በኌላ (ከመሳሳም በኌላ) እንቅልፍ መጥቶ የምኝታ ጓደኛቸውን እየረፈረፈ ሳለ፤ አለቃ ቀ .. ሰ ."} {"id": "18088", "contents": "የኢትዮጵያ ታሪክ፡ ኑብያ አክሱም ዛጉዬ በተክለ ጻድቅ መኩሪያ የተደረሰ እንዲሁም በ[[ትንሳኤ ዘጉባኤ ማተሚያ ቤት በ1951 ዓ.ም. የታተመ መጽሐፍ።"} {"id": "13960", "contents": "የኤልያስ ራዕይ በጥንት ለአይሁዶችና ለክርስቲያኖች የታወቀ ትንቢት ነው። ይህ ትንቢት በ2 የተለያዩ መጽሐፍት ይገኛል። እነርሱም የዕብራይስጥ አይሁድ ትርጉም (ሠፈር ኤሊያሁ)፣ እና በቅብጢኛ የተጻፈው በክርስቱያኖች የተዘጋጀ ትርጉም ናቸው። እነዚህ ብርቅ ጽሑፎች በሰፊ አልታወቁምና መቸም ቀኖናዊ ሳይቆጠሩ ከአዋልድም መጻሕፍት ውጭ ቀሩ። እያንዳንዱ ትርጉም የነቢይ ኤልያስ ስም ስላለበት፣ ለዚህ ነው «የኤልያስ ራዕይ» የተባለው እንጂ በኤልያስ እራሱ እንደ ተጻፈ አይመስልም ወይም አይልም። ዛሬ ያሉኑ ቅጂዎች በሙሉ ያልሆኑ ፍርስራሾች በመሆናቸው፣ ይዞታው በከፊል ብቻ ይታወቃል። ጽሑፉ ለብዙ ቀድሞ የቤተ ክርስቲያን አበው ይታወቅና ይጠቀስ ነበር። ኦሪጌኔስ (220 ዓ.ም. አካባቢ) እና ሌሎች አበው እንደ ጻፉ፣ ቅዱስ ጳውሎስ ይህን ጽሑፍ በ1 ቆሮ. 2፡9 የጠቀሱ ነበር፦ «ዓይን ያላየችው ጆሮም ያልሰማው በሰውም ልብ ያልታሰበው እግዚአብሔር ለሚወዱት ያዘጋጀው»። እንዲሁም የሳላሚስ ኤጲስ ቆጶስ አጲፋንዮስ ዘሳላሚስ (375 ዓ.ም. ግድም) እንዳሉ፣ ጳውሎስ ደግሞ የኤልያስ ራዕይን በኤፌ. 5፡14 ጠቅሰዋል፦ «አንተ የምትተኛ ንቃ፣ ከሙታንም ተነሣ፣ ክርስቶስም ያበራልሃል።» አሁን የሚታወቁት ሁለት ልዩ ልዩ የኤልያስ ራዕይ ትርጉሞች እጅግ የተዛቡ ይመስላል። የዕብራይስጥ ቅጂ ብዙ ጊዜ እንደ ተጨመረበት ወይም እንደ ተጎደለበት ግልጽ ነው። ነቢዩ ኤልያስ የኖረው በ860 ዓክልበ."} {"id": "19198", "contents": "እያንዳንዷን የአንድ ስብስብ አባላት ከሌላው ስብስብ አባላት ጋር በማያያዝ አዲስ ስብስብ መፍጠር ይቻላል። የ ስብስብ A እና B ካርቴዥያዊ ብዜት እንዲህ ይወከላል A × B፤ ትርጓሜውም የቅደም ተከተል ጥንዶች(a, b) ስብስብ ሆኖ ሲያበቃ፣ a እዚህ ላይ የስብስብ A አባል ሲሆን b ደግሞ የስብስብ B አባል ነው ማለት ነው።ብብ ምሳሌ: {1, 2} × {ቀይ, ነጭ} = {(1, ቀይ), (1, ነጭ), (2, ቀይ), (2, ነጭ)}. {1, 2, green} × {red, white, green} = {(1, red), (1, white), (1, green), (2, red), (2, white), (2, green), (green, red), (green, white), (green, green)}. {1, 2} × {1, 2} = {(1, 1), (1, 2), (2, 1), (2, 2)}."} {"id": "19210", "contents": "ጋምቢያ የአለም ባንዲራዎች ሰንደቅ ዓላማ (ይህ ባንዲራዎች ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "21208", "contents": "የማይችሉት ድንጋይ ሲያወጡት ደረት ሲያወርዱት ጉልበት ይመታል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የማይችሉት ድንጋይ ሲያወጡት ደረት ሲያወርዱት ጉልበት ይመታል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "19258", "contents": "ሊቱዌኒያ የአለም ባንዲራዎች ሰንደቅ ዓላማ (ይህ ባንዲራዎች ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "21298", "contents": "የሴት ልቧ እንጂ ሆዷ አይመርጥም የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሴት ልቧ እንጂ ሆዷ አይመርጥም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21442", "contents": "የዋኘ ይሻገራል የሰራ ይከብራል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የዋኘ ይሻገራል የሰራ ይከብራል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "19696", "contents": "ጉልበርን (እንግሊዝኛ: Goulburn, New South Wales) አውስትራልያ ውስጥ የሚገኝ ከተማ ነው። የአውስትራልያ ከተሞች ዝርዝር አውስትራልያ"} {"id": "21484", "contents": "የጨለማ አፍጣጭ የእውር ገልማጭ አይረባም የአማርኛ ምሳሌ ነው። የጨለማ አፍጣጭ የእውር ገልማጭ አይረባም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "19786", "contents": "^ Isenberg,Krapf, Journals of the Rev. Messrs. Isenberg and Krapf, Missionaries of the Church Missionary Society, Detailing their proceedings in the kingdom of Shoa, and journeys in other parts of Abyssinia, in the years 1839, 1840, 1841 and 1842, London, 1843"} {"id": "19894", "contents": "ታባቱ የተረፈ ተጠለፈ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21664", "contents": "ያልተፈተነ ወዳጅ ያልተተኮሰ ሸክላ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተፈተነ ወዳጅ ያልተተኮሰ ሸክላ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "19972", "contents": "የጉዛራ ቤተመንግስት ከእምፍራዝ በስተደቡብ 5ኪሎሜትር ወጣ ብሎ የተሰራ ግምብ ነው። ይሄውም በጎንደር ዙሪያ ወረዳ ፣ ከጣና ሐይቅ በስተ ስሜን ምስራቅ መሆኑ ነው። አጼ ሚናስ የክረምት ጊዜን በጉባኤ፣ ጉዛራ አካባቢ ማሳለፍን ልማዳቸው ማድረጋቸው በታሪክ ይጠቀሳል። የጉዛራ ግምብ 18ሜትር በ12 ሜትር ሲሆን፣ በድሮ ዘመን ግምቡን የሚከልል ሰፊ አጥር ነበር። የግምቡ ስራ በ1562ዓ.ም. የተጠናቀቀ ሲሆን አጼ ሠርፀ ድንግል በምጽዋ ቱርኮች ላይ ድል መቀዳጀታቸውን አስመልክቶ ለመታሰቢያነት ያስገነቡት ነበር። በ1563ዓ.ም. አጼ ሠርፀ ድንግል የበጌምድርንና የትግሬን አስተዳዳሪዎች በዚሁ ቦታ አነጋግረው እንደነበር በታሪክ ይጠቀሳል። የጉባኤ ከተማ ከ1570 ጀምሮ እስከ 1581 ድረስ የኢትዮጵያ ዋና ከተማ በመሆን ቢያገለግልም በመጨረሻ ግን ንጉሱ ጉዛራን ለቀው ወደሰሜን በማቅናት አይባን ዋና ከተማቸው አደረጉ። የሆኖ ሆኖ የጉዛራ ቤተመንግስት ከጎንደር ከተማ ቀደምት ምሳሌ የሆነ ነበር። ^ Monti della Corte, I Castelli di Gondar, 1938, pp. 105-108 ^ http://iscte.pt/~mjsr/html/expo_jesuits/architecture/guzara_and_dabsan_.htm"} {"id": "21706", "contents": "ያምላክን ነገር ስንቱን አውቀሽው ወይ እኔ እበላው አንቺ አርመሽው የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያምላክን ነገር ስንቱን አውቀሽው ወይ እኔ እበላው አንቺ አርመሽው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22348", "contents": "(ይህ ስለ ብሔር ወይም ሕዝብ የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) ጉጂ የኢትዮጵያ ብሔር ነው።"} {"id": "23122", "contents": "አባ መልከ ጻዲቅ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ከአለት የተፈለፈ ቤተ ክርስቲያን ነው።"} {"id": "23128", "contents": "አቦ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ከአለት የተፈለፈ ቤተ ክርስቲያን ነው።"} {"id": "38902", "contents": "ዝዋይ ዱግዳ በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው። {{አቀማመጥ |align=center ዝዋይ ዱግዳ በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "46660", "contents": "ዛክስን (ጀርመንኛ፦ Sachsen ወይም በሙሉ Freistaat Sachsen «ዛክስን ነጻ ክፍላገር») የጀርመን ክፍላገር ነው። መቀመጫው ድረስደን ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "47140", "contents": "ሴጋ (ጃፓንኛ: セガ እንግሊዝኛ: Sega) የጃፓን ቶክዮ ከተማ ትልቅ የቪዲዮ ጌም ድርጅት ነው። በአሜሪካ፣ በአውሮጳ እና ጃፓን ቢሮዎች አለ። የሴጋ በአብዘኛው ዝነኛ ቪዲዮ ጌሞች የሶኒክ ተከከታይ ናቸው።"} {"id": "47188", "contents": "የመዲና ሕገ መንግሥት በነቢዩ ሙሐማድ በመዲና በ614 ዓም የፈጠረው ሕገ መንግሥት ሲሆን እስከ 653 ዓም የራሺዱን ኻሊፋት መሠረት ሰነድ ነበር። በአንዳንድ ምንጭ ዘንድ ይህ ሰነድ የዓለም መጀመርያው ሕገ መንግሥት ቢባልም ይህ ስኅተት ነው፤ የሕገ መንግሥት ታሪክ ይዩ። ፩. ይህ የነቢዩ መሐመድ ጽሁፍ በቁራይሽና ያጥሪብ (መዲና) እስላሞችና ከእነርሱ ጋር በሚከተሉት፣ በሚተባበሩት፣ በሚታገሉት መካከል የሚነካው ነው። ፪. ከሰው ልጆች ተለይተው አንድ ብሔርና ኅብረተሠብ ይሆናሉ። ፫. የቁራይሽ ብሔርተኞች እንደ በፊቱ የደም ዋጋ ይከፍሉ፤ ለምርከኞቻቸው ቤዛ ግን ለእስላም አማኞች እንደሚገባ በምሕረትና በትክክል ይከፍሉ። ፬-፲፩. (እንዲሁም የበኒ አውፍ፣ የበኒ ሳኢዳ፣ የበኒ አል-ሃሪጥ፣ የበኒ ጁሻም፣ የበኒ አል-ናጃር፣ የበኒ አመር ኢብን አውፍ፣ የበኒ አል-ናቢት፣ የበኒ አል-አውስ ብሔርተኞች እንደ #፫) ፲፪. በአማኞች መካከል የደም ዋጋ ወይም ቤዛ የሚከፍል ድሃ ካለ ሊረዱት የጋራ ኃላፊነታቸው ነው። ፲፫. ማንም አማኝ ከሌላው አማኝ ደንበኛ ጋር ያለርሱ ፈቃድ አይባበረም። ፲፬. በአማኞች መካከል አንድ አመጸኛ ወይም በድለኛ ወይም ጥላቻ የሚያስፋፋ ማንም ሰው ካለ፣ የገዛ ልጁ ቢሆንም የሰው ሁሉ እጅ ይሆንበታል። ፲፭. ማንም አማኝ ሌላውን አማኝ ስለ አረመኔ (ማለት እስላም ስላልሆነው ሰው ምክንያት) ከቶ አይገድልም፣ ወይም አማኙ አረመኔውን በሌላው አማኝ ላይ አይረዳውም። ፲፮."} {"id": "45100", "contents": "ኬበክ ((ፈረንሳይኛ) Québec, (እንግሊዝኛ) Quebec) በካናዳ የሚገኝ ክፍላገር ነው። የክፍላገሩ መደበኛ ሠሪ ቋንቋ ፈረንሳይኛ ነው። ዋና ከተማው ኬበክ ከተማ ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "45262", "contents": "ለምሳሌ ዩኒክስ/ሊነክስን በመጠቀም በሕብረት ማንበብና መፃፍ ለመፍቀድ፦ chmod 664 የፋይል/የአቃፊ_ስም ስለአፈቃቀድ የበለጠ ለመረዳት ደግሞ፦ info coreutils 'chmod invocation'"} {"id": "44188", "contents": "ጂም ሞሪሰን (እንግሊዝኛ፦ Jim Morrison) የአሜሪካ ዘፋኝና የዘፈን ደራሲ እንዲሁም የግጥም ደራሲ ነበር። ዲሴምበር 8 ቀን 1943 እ.ኤ.አ. ተወልዶ በጁላይ 3 ቀን 1971 እ.ኤ.አ. ሞተ። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "35224", "contents": "አንድ ቀን በዳዊት መለሰ በ2003 እ.ኤ.አ. የወጣ የሙዚቃ አልበም ነው። የሲዲ ሽፋን"} {"id": "35758", "contents": "አር ኤል ሲ (አልሲ) ዑደት እሚባለው እንቅፋት (ሬዚዝስተር)ን፣ አቃቤን(ካፓሲተር) እና እቃቤን(ኢንዳክተር) ያቀፈ የኤሌክትሪክ ዑደትን ነው። እኒህ የኤሌክትሪክ አባላቶች በትይዩ ወይንም በቅጥልጥል ተያይዘው ሊገኙ ይችላሉ። ይህ ዑደት እጅግ ብዙ ጥቅም ያለውና በብዙ የኤሌክትሮኒክ ቁሳቁሶች ውስጥ ሰርጾ የሚገኝ ነው። አንድ የአልሲ ዑደት በርሱ ትይዩ የሆነ ድግግም (ፍሪኪዮንሲ) ያለው መልዕክት (ሲግናል) ሲያጋጥመው ከርሱ ጋር አብሮ ስለሚከንፍ፣ በራዲዮን ውስጥ ጣቢያ ለመቀየር ያገልገላል። እንዲሁም ዥዋዥዌ የሚጫወቱ የኤሌክትሪክ ዑደቶችን ለመፍጠር በጣም ጠቃሚ ነው። በተረፈ የአልሲ ዑደት የተለያየ ክፍሎች በውስጣቸው ለሚያልፍ ድግግም ኤሌክትሪክ የተለያየ ጸባይ ያሳያሉ። ለምሳሌ ኢንዳክተር ከፍተኛ ድግግም ሞገዶችን አሳልፎ ዝቅተኛ ድግግም ሞገዶችን ሲገድል፣ ካፓሲተር በተራው ከፍተኛ ሞገዶችን ገድሎ ዝቅተኞችን ያሳልፋል። ስለሆነም በቴፕ ስፒከር ውስጥ ጎርናና ድምጽን ወይንም የቀጠነ ድምጽን ለመምረጥ ያገለግላል። ይህን ዑደት የሚገዛው የለውጥ እኩልዮሽ ከየኪርኮች ቮልቴጅ ህግ በመነሳት ማግኘት ይቻላል። ይሄውም v R + v L + v C = v ( t ) {\\displaystyle v_{R}+v_{L}+v_{C}=v(t)\\,} እያንዳንዳቸውን ቮልቴጆች ተክተን ስናስቀምጣቸውና፣ አልፎም ስናወዳድራቸው የሚከተለውን እኩልዮሽ ይሰጡናል፦ d 2 i ( t ) d t 2 + R L d i ( t ) d t + 1 L C i ( t ) = 0"} {"id": "35926", "contents": "ቶንጋ በደቡብ ፓሲፊክ ውቅያኖስ የሚገኝ የደሴቶች አገር ነው። ዋና ከተማው ኑኩአሎፋ ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "36106", "contents": "ኤጊዲዮ አሪቫሎ ሪዮስ (Egidio Arévalo Ríos, መስከረም ፲፯ ቀን ፲፱፻፸፭ ዓ.ም. ተወለደ) ኡራጓያዊ እግር ኳስ ተጫዋች ነው። ለዩ.ኤ.ኤን.ኤል. ቲግሬስ ክለብ የሚጫወት ሲሆን የኡራጓይ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድን አባል ነው። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "36136", "contents": "ፎሞራውያን (አይርላንድኛ፦ Fomoire) በአየርላንድ አፈ ታሪክ በጥንታዊ አይርላንድ ከማየ አይኅ በኋላ የተገኘ ወገን ነበሩ። መጀመርያው ሠፋሪ ፓርጦሎን 10 አመት ከደረሰ በኋላ ሥራዊቱ በማግ ኢጠ ውግያ (2274 ዓክልበ. ግድም) እንዳሸነፉቸው በሌቦር ገባላ ኤረን («የአይርላንድ ወረራዎች መጽሐፍ» 1100 ዓ.ም. ግድም) ይተረካል። እነዚህ ፎሞራውያን በመሪያቸው ኪቆል ግሪከንቆስ ተመርተው ከውጭ አገር የወረሩ መርከበኞች ነበሩ። የፎሞራውያን ቁጥር 800 እንደ ነበር ይጨምራል። የኪቆል ትውልድ ወልደ ጎል ወልደ ጋርብ ወልደ ቱዋጣሕ ወልደ ጉሞር ሲሆን «ስሊቭ ጉሞር» (ወይም ኡሞር ወይም ኤሞር) ከተባለ ሀገር እንደ መጡ ይባላል። ከ300 ዓመት በኋላ ግን የፓርጦሎን ሕዝብ በሙሉ በቸነፈር ጠፉ። በ1954 ዓክልበ. ግድም የፓርጦሎን ዘመድ የነበረው ነመድ በአይርላንድ ደርሶ ፎሞራውያንን አሸነፋቸው። ነመድ የፎሞራውያንን ነገሥታት (ጋንና ሴጋን) ገደላቸው። ከነርሱ በኋላ 2 አዲስ መሪዎች (ኮናንድና ሞርክ) ተነሡ፤ የፎሞራውያን አምባ የኮናንድ ግንብ በቶሪ ደሴት ላይ ነበር። በ1945 ዓክልበ. ነመድ እራሱ ከቸነፈር ሞተ። በ1738 ዓክልበ የነመድ ተወላጅ ፈርጉስ ሌስደርግ ከ60 ሺህ ሰው ሥራዊት ጋር የኮናንድን ግንብ አጠፋ፣ ሞርክ ግን ተመልሶ አሸነፋቸው። ከዚያ ፎሞራውያን የቀሩትን ነመዳውያንን ለ200 ዓመታት በከባድ አስገበራቸው። ከከብታቸው፣ ከምርታቸውና ከልጆቻቸውም 2 ሢሶ ለፎሞራውያን ማቅረብ ነበረባቸው ማለት ነው። በመጨረሻ በ1538 ዓክልበ."} {"id": "6864", "contents": "1 January 742 - 1 September 742 እ.ኤ.ኣ. = 734 ዓ.ም. 2 September 742 - 31 December 742 እ.ኤ.ኣ. = 735 ዓ.ም."} {"id": "6876", "contents": "1 January 736 - 1 September 736 እ.ኤ.ኣ. = 728 ዓ.ም. 2 September 736 - 31 December 736 እ.ኤ.ኣ. = 729 ዓ.ም."} {"id": "48520", "contents": "ፑርሽፐጊሪ ቪሃረ በአሁኑ ኦዲሻ፣ ሕንድ ምናልባት ከ250 ዓክልበ. እስከ 1200 ዓም ግድም ድረስ የቆየ ቪሃረ ወይም የቡዲስም ገዳም፣ መቅደስና ከፍተኛ ትምህርት ተቋም ነበር። ዛሬ የሚታወቀው በተለይ ከሥነ ቅርስ ፍርስራሽ ነው። የ«ፑርሽፐ-ጊሪ» ትርጉም ከሳንስክሪት «ፑርሽፐ» (አበባ) እና «ጊሪ» (ተራራ፣ ኮረብታ) ወይም «አበባማ ኮረብታ» ነው። በፑርሽፐጊሪ አጠገብ ባሉት ኮረብቶች ደግሞ ሦስት ሌሎች የተዛመዱ የጥንት ንዑስ ቪሃራዎች ፍርስራሶች በውስጡ አሉ፣ እነርሱም ላሊትጊሪ፣ ኡደየጊሪ፣ ረትናጊሪ ናቸው። ከሥነ ቅርስ የተነሣ ቪሃረው መጀመርያው የመሠረተው ንጉሥ አሾካ (277-240 ዓክልበ.) እንደ ነበር ይታስባል። ለሕንድ የቡዲስም ጥናት ማእከል እስከ 1200 ዓም ያህል እንደ ቆየ ከቅርሶቹ ይመስላል፤ ልክ መቼ ወይም በማን ዕጅ እንደ ጠፋ ግን አይታወቅም። በታሪካዊ መዝገቦች ዘንድ ስለ ፑርሽፐጊሪ የሚጠቅሱ ሰነዶች ጥቂትና እርግጠኛ ያልሆኑ ናቸው። በተለይ በ630 ዓም ግድም የጎበኘው የቻይና ተጓዥ ሧንዛንግ አንድ «ፑሴጶቂሊ» የተባለ ተቋም እዚያ መኖሩን ጠቀሰ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "6918", "contents": "1 January 715 - 2 September 715 እ.ኤ.ኣ. = 707 ዓ.ም. 3 September 715 - 31 December 715 እ.ኤ.ኣ. = 708 ዓ.ም."} {"id": "37486", "contents": "ባሕሬን በአረቢያ ልሳነ ምድር የሚገኝ አገር ነው። ዋና ከተማው ማናማ ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "6240", "contents": "1 January 1047 - 4 September 1047 እ.ኤ.ኣ. = 1039 ዓ.ም. 5 September 1047 - 31 December 1047 እ.ኤ.ኣ. = 1040 ዓ.ም."} {"id": "37942", "contents": "በቀድሞ አጠራር ዮጎ ሲቲ ቤ/ያን ሲባል አድራሻ፡ ከቦሌ ድልድይ በብራስ ሆስፒታል በኩል ወደ ቦሌ መድሃኔያለም በሚወስደው መንገድ ቦሌ ኢንተርናሽናል ሆቴል ፊትለፊት የቤተ ክርስቲያኒቷ ራዕይ፡ ዮጎ ሲቲ ቤ/ያን የእግዚአብሔርን ንፁህና የማይለዋወጥ ፍቅር እንዲሁም የኢየሱስ ክርስቶስን ወንጌል በቤተክርስቲያን ውስጥ፣ በህብረተሰብ ውስጥ፣ ብሎም በአለም ሁሉ የሚያዩና የሚሰብኩ የተነቃቁ አባላት እንዲሁም ሌሎች ወደ ቤተክርስቲያኗ በመምጣት ትምህርትን የሚከታተሉ ሰዎች ህብረት የሚያደረጉበት ስፍራ ነው፡፡ ቤተክስቲያኒቷ በተራራ ላይ እንዳለችው ልትሰወር እንደማትችለው ከተማ እንድትሆን ማንኛውንም ዋጋ እንከፍላለን፡፡መፅሀፍ ቅዱስ እንደሚናረገው በእምነት ብቻ ስለሚገኝ ፅድቅ እና በአማኙ አጠቃላይ ህይወት ውስጥ ቅድስና መኖር እንዳለበት እናምናለን፡፡ ስለቤተክርስቲያንዋ አጀማመር በ1991 ዓ.ም አጋማሽ አከባቢ በአሁኑ ሰዓት በዮጎ ሲቲ ቸርች ዋና መጋቢ የሁኑትን መጋቢ ሞላልኝ አዱኛን እግዚአብሄር በኢትዮጵያ በአዲስ አበባ ከተማ ቤተከርስቲያንን እንዲያቋቁሙ ልባቸውን አነሳሳው። በ1992 ዓ.ም ከአሜሪካ ወደ ኢትዮጵያ ሶስት ጊዜ በመመላለስ አንዳንድ ጉዳዮችን ካጠኑ ቡኃላ በቀጥታ ቤተክስቲያኗን ወደ ማቋቋም ተግባር ነበር የገቡት፡፡ ወዲያውኑም በቦሌ ሆምስ አከባቢ ቤት በመከራየት (ከልጅነት ጓደኞቻቸው ጋር) የመፅሀፍ ቅዱስ ጥናት ጀመሩ፡፡ ወንጌልን እየመሰከሩ ብዙ አዳዲስ ነፋሳትን ወደ ጌታ ሊያመጡ ችለዋል፡፡ የመፅሐፍ ቅዱስ ጥናት ከሚካሄድበት (ቦሌ ሆምስ) ብዙም ሳይርቅ በጊዜው የታወቀ ጭፈራ ቤት ነበር፡፡ መፅሐፍ ቅዱስ ጥናት የሚካሄድበትም ስፍራ ጠባብ ስለነበረ ፓስተር ሞ ጌታ ሰፋ ያለ የመሰብሰቢያ ቦታ እንዲሰጣቸው ጠየቁ፡፡ ከዚያ በኋላ የሆነው ነገር ግን ተአምር ነው፡፡ ያ ታዋቂ የነበረው ጭፈራ ቤት ተዘጋ እና የመፅሐፍ ቅዱስ ትምህርቱ ቀድሞ ጭፈራ ቤት ወደ ነበረው ስፍራ ተዘዋወረ። በ1994 ዓ.ም እ.ኤ.አ ጌትስበርግ ከሚገነው (www.SovereignGraceMinistries.org) የሶቭሬን ግሬስ ከሚባለው ቤተክርስቲያኖችን የመትከል ተልዕኮ ካለው ሚኒስትሪ ጋር ግንኙነት ተጀመረ፡፡ ከዚያም በአሜሪካ የመጋቢነትን ትምህርት ከተከታታሉ በኃላ በ ግንቦት 10,1995 ቤተክርስቲያኗ ተመስረተች። እንደ አንድ ቤተክርስቲያን የጥምቀት፣ የሰርግና የቀብር ሰነስርአቶችን ለማካሄድ የሚያስችለውን እውቅና እና ህጋዊ የምስክር ወረቀት ከኢትዮጵያ መንግስት ከ ፍትህ ሚኒስቴር በጥቅምት 1997 መቀበል ተችሏል ።በተከታዩ አመት በጥር 28 1997 ዓ.ም የመጀመሪያው ጥምቀት በዮጎ ክለብ ለመጀመሪያ ጊዜ ተከናወነ። መጠጥና ጭፈራ ሲካሄድበት የነበረው ይህ ስፍራ በሚገርም ሁኔታ የሰዎች ህይወት ከጨለማው መንግስት ወደ ብርሃን የሚፈልስበት እንዲሁም የኢየሱስ ክርስቶስ ስም የሚታወጅበት ቦታ መሆኑ እጅግ የሚያስደንቅ ነው። ያግኙን Address: ከ ቦሌ ብራስ ወደ መድሐኒያለም ቤ/ያን በሚወስደው መንገድ ከ ቦሌ ኢንተርናሽናል ሆቲል ፊት ለፊት አዲሰ አበባ Ethiopia ፖስታ ሳጥን ቁጥር 1000-23456 ኢትዮጲያ Email: info@yougocitychrch.org Telephone: 01189661358/0911813597 Mobile: 0924403784/0916828380 http://www.yougocitychurch.org Information: በገንዘብዎ ያገልግሉ። የባንከ ስም ሕብረት ባንክ ፡ የባንክ ቁጥር 1181810802589012 ቅርንጫፍ ቦሌ መድሓኒያለም፡ የቤተክርስትያን ስም የቃልኪዳን ሕይወት ቤተክርስትያን፡ አዲሰ አበባ ኢትዮጶያ፡፡"} {"id": "38308", "contents": "ኤጊያን ባህር የሜዲትራንያን ባህር አካል ነው።"} {"id": "7068", "contents": "1 January 640 - 31 August 640 እ.ኤ.ኣ. = 632 ዓ.ም. 1 September 640 - 31 December 640 እ.ኤ.ኣ. = 633 ዓ.ም."} {"id": "38596", "contents": ""} {"id": "12912", "contents": ""} {"id": "14046", "contents": "ስፐትኒክ ለመጀመሪያ ጊዜ የምድርን ከባቢ ጠፈር እንዲዞር የተደረገ ሳተላይት ነው። ሳተላይቱ የተሰራው በሶቭየት ህብረት ሳይንቲስቶች ሲሆን ወደ ጠፈር የመጠቀው ጥቅምት 4 ቀን፣ 1957 እ.ኤ.አ. ነበር።"} {"id": "12954", "contents": "ሕግ ማለት የኅብረተሠብ ሰላምና ኑሮ ጸጥታ ለመጠብቅ ከአንድ መንግሥት የወጣ መተዳደሪያ ደንብ ነው። ሕግም ሕግጋትም በሥነ ፍጥረት ቢሆንም የትም ይገኛሉ። የተፈጥሮ ህግጋት ጥናት እንደሚያስረዳን፣ እነዚህ ሕግጋት ከፍጥረት በላይ ተወስነው ሊጣሱ የማይችሉ ጽኑ ሕጎች ናቸው፤ ለምሳሌ የአየር ህግጋት፤ ወይንም በመሬት ስበት ክብደት ያለው ነገር ምንጊዜም ወደ ምድሪቱ ውስጥ መሃል ነጥብ አቅጣጫ የሚሳብበት መርኅ የኒውተን የግስበት ቀመር ይገልጻል። እንዲህ አይነት ሕጎች የማይጣስ መሆናቸው ከጥንት ታውቆ እንኳን በመጽሐፈ ሄኖክ መጀመርያ ክፍል ይመሰከራል። በዚያ ጽሑፍ በመንገዱ ታዛዥ ያልሆነ ኮከብ ስንኳ ቢኖር ኖሮ ጉዳት ያገኝ ነበር ይጻፋል። በሥነ አመክንዮም ዘርፍ የአስተሳሰብ ሕግጋት የተባሉት እንደ ሥነ ተፈጥሮ ሕግጋት ሊቀየሩ የማይቻላቸው ሃቆች ተቆጥረዋል። ከተፈጥሮ ሕግጋት አልፎ፣ በብዙ ሃይማኖቶች ዘንድ ከሰዎች በላይ የሚኖሩ መንፈሳዊ ሕግጋት ይገኛሉ። የዚህ ሃሣብ በዞራስተር ሃይማኖት «አሻ»፣ በሂንዱ ሃይማኖት «ዳርማ»፣በቡዲስም «ዳማ»፣በእስልምና «ሻሪያ»ተብሏል። በአብርሃማዊ ሃይማኖቶችም «ሕገ ኦሪት» ወይም ሕገ ሙሴ በተለይም አስርቱ ቃላት በወርቃማው ሕግ እንደ ተመሠረቱ ይቀበላል። ይህ «ወርቃማው ሕግ» በሌሎቹም ዋና ሃይማኖቶች ተመሳሳይ ትርጉም ተሰጥቷል። በአለም ታሪክ፣ ብዙ ጊዜ የሰው ልጆች መንግሥታት አቁመው ለየራሳቸው ሕግጋት ወይም ሕገ መንግሥት መሠረቱ። የሰው ልጅ ህጎች ግን በሀሣዊ መሠረት ከሆኑ፣ ለጥቂቶች ሥሥት ለማገልገል ሊሆኑ ወይም ሰፊ ጉዳት ሊያምጡ ይቻላል። በድሮ ዘመን ባብዛኛው ሕግ የወጣ በንጉሥ ወይም በሌላ መሪ ቃል ይሆን ነበር። በተለይ ባለፈው 20ኛው ክፍለ ዘመን ይህን ሂደት በሥልጣኔ በማሻሻል፣ በተገዢ ሕዝቦች ምርጫ የሕግ አማካሪዎች ተመርጠው በምክር ቤት የሕግ አጻጻፍና ማረጋገጥ ሂደት በብዙዎች አገራት ሕገ መንግሥት ኑሯል። በሕጉ ወሰኖች ውስጥ በርካታ ሕጋዊ ኑሮ ምርጫዎች እንዲገኙ ስለ ሕዝቡ ነፃነት የሚሻ በማለት ነው። «የሕግ ቀለም» ማለት የሕግ ወኪሎች የተባሉት ወይም አስመሳዮች አሳምነው በሐሳዊ ሕግ ወይም በወንጀል እርምጃ ሲወስዱ ነው። እንዲህ እንዳይደረግ፣ የሕግ የበላይነት ማለት ማናቸውም ሰው ወይም ወኪል በሕጋዊ መሠረት ከሆነ ከሕጉ ሥር ተጠቅልሎ ይገኛል። (ይህ ፖለቲካ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "16056", "contents": "ሹምና ጥጥ እያደር ይከዳል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "12474", "contents": "ጋዶሊኒየም (Gadolinium) የንጥረ ነገሮች ሠንጠረዥ ውስጥ ኬሚካዊ ውክሉ Gd ነው። አቶማዊ ቁጥሩም 64 ነው። የጥንተ፡ንጥር ጥናት (ኬሚስትሪ) በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ ጋዶሊኒየም የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ። (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "16260", "contents": "ባለታክሲው የኢትዮጵያ አስቂኝ የፍቅር ፊልም ነው። ፊልሙ በኢትዮጵያ ሲኒማ ቤቶች ረዥም ጊዜ የቆየ ሲሆን በህዝብ ዘንድ ከፍተኛ ተቀባይነትን አግኝቷል።"} {"id": "13350", "contents": "(ለሥነ ሂሣብ ቁጥር፣ «ኦይለር ቁጥር» ያንብቡ።) E / e በላቲን አልፋቤት አምስተኛው ፊደል ነው። በእንግሊዝኛ የፊደሉ ስም አጠራር /ኢ/ ሲሆን፣ ይህ ታላቅ የአናባቢ መፈራረቅን ያንጸባርቃል። ባብዛኛው ቋንቋዎች ግን በተለመደው የአናባቢ «ኤ» ን ድምጽ ኃይል ይወክላል። የ«E» መነሻ ከቅድመ-ሴማዊ ጽሕፈት «ሄ» እንደ ሆነ ይታስባል። በዚህ ጽሕፈት ፊደሉ የሚደሰት ሰው ስዕል መስለ። ለዚህም ተመሳሳይ የግብጽ ሀይሮግሊፍ ነበር። ቅርጹ ከዚያ በፊንቄ (ከነዓን) ሰዎች ተለማ። በፊንቄ ጽሕፈት የፊደሉ ድምጽ እንደ ተናባቢ («ህ») ሲሆን በግሪክ አልፋቤት ግን ይህ ምልክት የአናባቢ ድምጽ «ኧ» ለማመልከት ተጠቀመ። አሁን በዘመናዊ ግሪክ ይህ ፊደል (Ε ε) «ኧፕሲሎን» (ከ«ኧ ፕሲሎን» ወይም «ቀላል ኧ») ይባላል። በግዕዝ አቡጊዳ ደግሞ «ሀ» («ሆይ») የሚለው ፊደል ከቅድመ-ሴማዊው «ሄ» ስለ መጣ፣ የላቲን 'E' ዘመድ ሊባል ይችላል። በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ E የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ።"} {"id": "17934", "contents": "ተከብት እንስት ተሀብት ርስት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "1824", "contents": "የኮምፒዩተር አውታር (ኔትወርክ) ማለት ሁለት ወይም ከሁለት በላይ የሆኑ ኮምፒዩተሮችን ማገናኘት ነው። እነዚህ ኮምፒዩተሮች ሲገናኙ መረጃ መለዋወጥ ይቻላል። አውታሩ ውስጥ ያሉት ኮምፒዩተሮች በአንደ ክፍል ውስጥ ወይም በጣም በተራራቁ ሕንጻዎች ውስጥ ሊገኙ ይችላሉ። ኮምፒዩተሮቹ በኤሌትሪክ ገመድ ፣ በገመድ የለሽ ግንኙነት ወይም በሞደም ሊገናኙ ይችላሉ። አውታሩ ላይ ሌሎች የኮምፒዩተር መሣሪያዎችንም መግጠም ይቻላል። ለምሳሌ አንድ ፕሪንተር አውታር ውስጥ አገናኝቶ አውታሩ ውስጥ ከሚገኝ ማንኘውም ኮምፒዩተር ወደዛ ፕሪንተር ማተም ይቻላል። የአውታሩን ኮምፒዩተሮች ሁሉንም እኩል ሥልጣን መስጠት ይቻላል ወይም ለአንዳንድ ኮምፒዩተሮች የተለዩ ሥራዎች መሥራት እንዲችሉ ማድረግ ይቻላል። ሁለተኛው ዘዴ ክላየንት-ሰርቨር ይባላል። አብዛኛው ጊዜ ሰርቨሮቹ ሀይለኛና ትልቅ ሲሆኑ ክላየንቶቹ ደግሞ አነስተኛ ናቸው።"} {"id": "21252", "contents": "የምኞት ፈረስ ልጓም አይገታውም የአማርኛ ምሳሌ ነው። የምኞት ፈረስ ልጓም አይገታውም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "19386", "contents": "ቅማንትኛ በኢትዮጵያ የሚነገር ኩሺቲክ ተብሎ በሚታወቀው የቋንቋ መደብ የአፍሮ-እስያ ቤተሰብ የሚካለል ቋንቋ ነው።"} {"id": "21312", "contents": "የሴት አገሩዋ ባሏ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሴት አገሩዋ ባሏ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "18954", "contents": "ብራዚል የአለም ባንዲራዎች ሰንደቅ ዓላማ (ይህ ባንዲራዎች ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "19650", "contents": "የካ ሚካኤል አዲስ አበባ ዋሻ ዳዊት ቡራዩ እንጦጦ ጓሳ የካ አምቢሳ ዶሮ ሚካኤል ቦሌ ጡሉ ቦሎ የረር ጫሎ ደብረዘይት ዱከም አባ ሳሙኤል ጌጃ ኤራ ዝቋላ አዋሽ ወንዝ ሲምቢሮ ጂላ ቂስጣና አዳዲ ማርያም ጉፍቲ ገብርኤል ፭ኪሜ ያልታወቀ አዲስ አለም ለገዳዴ ዋጫጫ መናገሻ ቂስጣና ከአዳዲ ማርያም በሰተ ሰሜን በአዋሽ ወንዝና በአዳዲ መካከል ያለች በጥንቱ የሸዋ ግዛት ከአለት ተፈልፍሎ የተሰራ ቤተክርስቲያን ያለበት ቦታ ነው። ቤተክርስቲያኑ ሙሎ በሙሎ ከአለት የተዋቀረ ሲሆን፣ አራት ጎን ቅርጽ ያለውና ወለሉ 8ሜትር በ6ሜትር የሚለካ ነው። በአካባባዊ ብዙ ዋሻዎች የሚገኙ ሲሆን ጎተራዎችም ከአለቱ ውስጥ እንደተሰሩ ይጠቀሳል። ^ R. Pankhurst. A cave church at Uzbekistan, south of the river Awash. Eth.Obs. XVI, 3.1974, p.216-217."} {"id": "22014", "contents": "ዲያቆን ከዘፈነ ፍየል ከቀዘነ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዲያቆን ከዘፈነ ፍየል ከቀዘነ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20814", "contents": "ዘመደ ብዙ ጠላሽ ቀጭን ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዘመደ ብዙ ጠላሽ ቀጭን ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "2508", "contents": "ሐ ሑ ሒ ሓ ሔ ሕ ሖ ሗ ሐውት ወይም በአነጋገር ሐመረ ሐ በአቡጊዳ ተራ ስምንተኛው ፊደል ነው። እንዲሁም በከነዓን በአራማያ በዕብራይስጥ በሶርያም ፊደሎች ስምንተኛው ፊደል \"ሔት\" ይባላል። በዓረብኛ ደግሞ ተመሳሳይ ፊደል \"ሐእ\" (ح) ተብሎ በ\"አብጃድ\" ተራ 8ኛ ነው። \"ኀእ\" የሚለው አረብኛ ፊደል (ﺥ) ደግሞ ከዚያ ወጣ። በመጀመርያው (ግዕዝ) ቅርጽ (ሐ) በልሳነ ግዕዝ እንደ ሌሎቹ ፊደላት የ\"ኸ\" አናባቢ ድምጽ ሆነው ነበር፤ በአማርኛ ግን ድምጹ እንደ አራተኛው (ራብዕ) ቅርጽ (ሓ) አንድላይ ነው። በአማርኛ አጻጻፍ ብዙ ጊዜ ከሆይ (ሀ) ከኀርም (ኀ) እና ከኻፍ (ኸ) ጋራ ሊለዋውጥ ይችላል። ቀድሞ ግን ድምጾቻቸው የተለያዩ ነበሩ። የሐውት መነሻ ከቅድመ-ሴማዊ ጽሕፈት እንደ ሆነ ይታስባል። በዚህ ጽሕፈት ፊደሉ የአጥር ስዕል መስለ። ለዚህም ተመሳሳይ የግብጽ ሀይሮግሊፍ \"ሰፐአት\" ነበር። በሌሎች ሊቃውንት ዘንድ ግን የግቢ ወይም የገመድ ሃይሮግሊፍ ነበር የከነዓን \"ሔት\" እንዲሁም ከዚህ ምልክት ተወስዶ በዚያ መንገድ የዕብራይስጥና የአራማያ \"ሔት\" የአረብኛም \"ሐእ\" እና \"ኀእ\" ወለደ። ከዚህ በላይ የግሪክ አልፋቤት \"ኤታ\" ( Η η) አባት ሆነ። እሱም የላቲን አልፋቤት (H h) እና የቂርሎስ አልፋቤት (И и) ወላጅ ሆነ። ስለዚህ እነዚህ ሁሉ የ\"ሐውት\" ሩቅ ዘመዶች ሊባሉ ይቻላል። በተጨማሪ የግዕዝ ቁጥር ፰ (ስምንት) ከግሪኩ Η በመወሰዱ እሱም የ\"ሐ\" ዘመድ ነው።"} {"id": "2532", "contents": "ሰ ሱ ሲ ሳ ሴ ስ ሶ ሷ ሳት (ወይም ሰዓት) በጥንታዊ አቡጊዳ ተራ 15ኛው ፊደል ነው። እንዲሁም በከነዓን በአራማያ በዕብራይስጥ ፊደሎች 15ኛው ፊደል \"ሳሜክ\" በሶርያም ፊደል \"ሲምኬት\" ይባላል። በዓረብኛ ግን ተመሳሳይ ፊደል የለም፣ ለዚሁ ድምፅ ከ\"ሺን\" የተወሰደ ፊደል በሱ ፈንታ አለ። በአማርኛ አጻጻፍ ብዙ ጊዜ \"ሳት\" ከ\"ሠውት\" (ሠ) ጋራ ሊለዋውጥ ይችላል። ቀድሞ ግን በግዕዝ የ\"ሠውት\" ድምጽ \"ሸ\" ለማመልከት ይጠቅም ነበር። በዛሬው አማርኛ \"ሸ ሹ ሺ ሻ ሼ ሽ ሾ\" ከ\"ሰ...\" ትንሽ ተቀይሯል። የሳት መነሻ ግልጽ አይደለም። ከቅድመ-ሴማዊ ጽሕፈት እንደ ሆነ ቢታስብም እስካሁን አልተገኝም። ለዚህም ምናልባት ተመሳሳይ የግብጽ ሀይሮግሊፍ ነበር። አንዳንድ ሊቃውንት የ\"ዓምድ\" (\"ጀድ\") ስዕል እንደ ነበር ይገምታል። የከነዓን \"ሳሜክ\" እንዲሁም ከዚህ ምልክት ተወስዶ በዚያ መንገድ የዕብራይስጥና የአራማያም \"ሳሜክ\" ወለደ። ከዚህ በላይ የግሪክ አልፋቤት \"ክሲ\" (Ξ, ξ) ምናልባትም የ\"ክሒ\" (Χ, χ) አባት ሆነ። \"ክሒ\" የላቲን አልፋቤት (X x) ወላጅ ሆነ። ስለዚህ እነዚህ ሁሉ የ\"ሳት\" ሩቅ ዘመዶች ሊባሉ ይቻላል። በተጨማሪ የግዕዝ ቁጥር ፷ (ስልሳ) ከግሪኩ Ξ በመወሰዱ እሱም የ\"ሰ\" ዘመድ ነው።"} {"id": "21774", "contents": "ያብዬን እከክ ወደ እምዬ ልክክ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያብዬን እከክ ወደ እምዬ ልክክ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22212", "contents": "ጀግናን ከደረቱ አበባን ከአናቱ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ጀግናን ከደረቱ አበባን ከአናቱ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22230", "contents": "ጅብ አያውቁት አገር ሄዶ ቁርበት አንጥፉልኝ አለ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ጅብ አያውቁት አገር ሄዶ ቁርበት አንጥፉልኝ አለ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22260", "contents": "ጅብን ፈርቼ ከዛፍ ብወጣ ነብር ቆየኝ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ጅብን ፈርቼ ከዛፍ ብወጣ ነብር ቆየኝ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20208", "contents": "ነገርን በእርቅ ወይፈንን በድርቅ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21102", "contents": "የሚወዱትን እቅፍ የሚጠሉትን ንቅፍ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሚወዱትን እቅፍ የሚጠሉትን ንቅፍ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22368", "contents": "(ይህ ስለ ብሔር ወይም ሕዝብ የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) ክዋማ የኢትዮጵያ ብሔር ነው።"} {"id": "23172", "contents": "ገብረ ክርስቶስ አረጋዊ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ከአለት የተፈለፈ ቤተ ክርስቲያን ነው።"} {"id": "23214", "contents": "ሊላ ዳውንስ ( እስፓንኛ፡ Lila Downs) በ9 September ቀን 1968 እ.ኤ.አ. በትላሽያኮ፣ ወሓካ፣ ሜክሲኮ) ተወልዳ፤ ታዋቂ ሜክሲካዊት ዘፋኝ እና ዘፈን ደራሲ ስትሆን በብዙ ቋንቋ በተለይ በእስፓንኛ እና እንግሊዝኛ በመዝፈን ትታወቃለች።"} {"id": "23238", "contents": ""} {"id": "23268", "contents": "የዓፄ ኢዮአስ ዜና መዋዕል (ታሪክ፡ ዘንጉሠ፡ ነገሥት፡ ኢዮአስ) በዘመናቸው በነበረው ፀሐፊ [[]] በግዕዝ እንደተጻፈና በኢኛትሲዮ ግዊዲ በ1895 ፣ በጣሊያን አገር እንደታተመ ከጎን ቀርቧል። ይህ መጽሃፍ የዓፄ ኢዮአስን ዜና ውሎ ይተርካል። በተጨማሪ የአባቱን ዳግማዊ ዓፄ ኢያሱን የአያቱን እቴጌ ምንትዋብን ዜና መዋዕል አካቶ ይዟል።"} {"id": "31176", "contents": "ዶሄ (ኮሪይኛ፦ 도해) በኮርያ ልማዳዊ አፈ ታሪክ በጥንታዊ ኮርያ (ጎጆሰን) የነገሠ ንጉሥ ወይም «ዳንጉን» ነበር። እርሱ ከዳንጉን ኖዕል መንግሥት ቀጥሎ ገዛ። በጠቅላላ ለ57 ዓመታት (ምናልባት 1676-1619 ዓክልበ.) እንደ ነገሠ ይጻፋል። ከዚያ በኋላ አሃን ተከተለው። በ1903 ዓም. በኮሪይኛ የተዘጋጀው ዜና መዋዕል ኋንዳን ጎጊ ስለዚሁ አፈታሪካዊ ዘመን መረጃ ይሰጣል፤ ሆኖም በብዙ የኮርያ መምህሮች ዘንድ ይህ መጽሐፍ እንደ ትክክለኛ ታሪክ አይሆንም። ዶሄ ካደረጋቸው ሥራዎች መካከል ዋና ዋናዎቹ እንዲህ ናቸው፦ 1676 ዓክልበ. ግ. - ዳንጉን ኖዕል ዓረፈና አልጋ ወራሹ ልዑል ዶሄ ዳንጉን ሆኖ ነገሠ። አምስቱ ሚንስትሮች በ፲፪ ተራሮች መካከል የተቀደሠ ሥፍራ እንዲመርጡ አዘዛቸው፤ በዚያ የዛፍ ጣኦት ተሠራ። ዶሄ ደግሞ የተቀደሠ ቤተ መንግሥት ሠራ። 1648 ዓክልበ. ግ. - የአገሩ ብርቅና ውድ ነገሮች በአንድ ታላቅ መግለጫ ታዩ። ኋንዳን ጎጊ በእንግሊዝኛ ትርጉም"} {"id": "10416", "contents": "ሽንት ከሰው ወይም ከእንስሳ የሚወጣ የተቃጠለ ውኃ ነው። ማለተም የምንጠጣው ውሃ ተጣርቶ በውስጣችን ከተዋሃደው የተረፈ ቆሻሻው ክፍል ነው። ሽንትን ከደም በማጣራት የሚሰራው ኩላሊት ነው። ሽንት በውስጡ ዩሪያ እና ሌሎች ኬሚካሎች ይገኙበታል።"} {"id": "10434", "contents": "እግር ኳስ በአንድ ወገን 10 ተጫዋቾችና አንድ ጎለኛ ሆነው በእግር እየለጉ የሚጫወቱት ስፖርት ነው። ከጎለኛ በስተቀር ሌሎች ተጫዋቾች ኳሷን በእጅ መንካት አይፈቀድም። ግን በጭንቅላት እየገጩ መጫወውት ይቻላል። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) በ አለማችን ትልቅ"} {"id": "10440", "contents": ""} {"id": "31260", "contents": "ኑዋዳ ፊን ፋይል በአይርላንድ አፈ ታሪክ ከ740 እስከ 700 ዓክልበ. ግድም ድረስ የአየርላንድ ከፍተኛ ነጉሥ ነበር። የአይርላንድ ታሪኮች እንዳሉት የኑዋዳ ዘመን ለ40 (ወይም በአንዳንድ ምንጭ 20) ዓመታት ቆየ። የላውድ አቆጣጠሮች (1014 ዓም ተቀነባብሮ) እና የድሮ አቆጣጠር በመከተል፣ ይህ ከ740 እስከ 700 ዓክልበ. ድረስ ይሆናል። (በኋላ የታዩት ታሪኮች ግን ከዚያ በፊት ያደርጉታል።) (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31344", "contents": "ዳግዳ፣ ትክክለኛ ስሙ «ዮካይድ ኦላጣይር» በአየርላንድ ልማዳዊ አፈ ታሪክ ዘንድ ከቱዋጣ ዴ ዳናን ወገን የአየርላንድ ከፍተኛ ንጉሥ ነበር። የፎሞራውያን ንጉሥ ኤላጣ ልጅና የብሬስ ወንድም ነበር። በሁለተኛው የማግ ትዊረድ ውግያ (1474 ዓክልበ. ግድም) ሴቲቱ ኬጥለን በመርዝ ቆሰለው። መርዙ ግን እጅግ ቀስ የሚል አይነት ነበር። ሉግ በቱዋጣ ዴ ላይ ለ፵ ዓመታት ገዝቶ በ1434 ዓክልበ. የዳግዳ ልጅ ኬርማይት ከሉግ ሚስት ጋር ካመነዘረ በኋላ ሉግ ኬርማይትን ገደለው። የኬርማይትም ልጅ ማክ ኲል ቂሙን በቅሎ ሉግን ገደለው። በሉግም ፋንታ የማክ ኲል አያት ዳግዳ በዙፋኑ ተከተለው። ዳግዳ በኋላ እንደ አምላክ በመቆጠሩ በሥነ ጽሑፍ ስለርሱ ብዙ ሌሎች ትውፊቶች ይገኛሉ። ፹ ዓመታት ከገዛ በኋላ፤ የኬጥለን መርዝ ከ120 ዓመታት በኋላ በመጨረሻ ተከናወነና ገደለው ይባላል። በፈንታው የልጁ ኦግማ ልጅ ደልበህ በከፍተኛ ንጉሥነት ተከተለው።"} {"id": "31380", "contents": "'ፍያታክ ፊን የ አየርላንድ ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31404", "contents": "ኮንግ ጅያ (ቻይንኛ፦ 孔甲) በጥንታዊ ቻይና የሥያ ሥርወ መንግሥት ዘመን ንጉሥ ነበር። እሱ የቡ ጅያንግ (1745-1687 ዓክልበ. የነገሠው) ልጅ ነበር። የቀርከሃ ዜና መዋዕል በተባለው ጽሑፍ ዘንድ፣ ለዘመኑ የተዘገበው እንዲህ ነው፦ በመጀመርያው ዓመት በሆ ወንዝ ምዕራብ ኖረ። የጨወይ አለቃ ከቦታው አለቀቀ፣ ለው-ሉይ ደራጎኖቹን እንዲመገብ ሾመው። በሦስተኛው አመት (1659 ዓክልበ.) ንጉሡ በ«ፉ ተራሮች» አደነ። በ፭ኛው ዓመት (1657 ዓክልበ.) «የምሥራቅ ሙዚቃ» ፈጠረ። በ፯ኛው ዓመት ለው-ሉይ ወደ ሉያንግ ሸሸ። በአንድ ትውፊት ዘንድ፣ ለው-ሉይ የሸሸበት ምክንያት በአደራው ካሉት ደራጎኖች አንዲትዋ ስታርፍ ቅመም ጨምሮ ለንጉሥ አመገበው። ንጉሥም ወድዶት ስለ ጠፋች ደራጎን ሲጠይቅ ፈርቶ ሸሸ ይባላል። ኮንግ ጅያ አጉል እምነት ያለውና መረን ንጉሥ ተባለ። በሌላው ትውፊት ዘንድ፣ በፉ ተራሮች እያደነ፣ ደብዛው ጠፍቶ ወደ አንድ ገበሬ ቤት ገብቶ ሚስቱ ስትወለድ አገኛቸው። ለእድሉ እንዲሆን ንጉሡ ሕፃኑን ለራሱ በጉዲፈቻ ወሰደው፣ በኋላ ታድጎ ልጁ በአደጋ በመጥረቢያ ተገደለ። ስለዚህ ንጉሡ «መጥረቢያውን ለመስበር» የሚባል ዘፈን ፈጠረ፣ ይህም «የምሥራቅ ሙዚቃ» የተባለው ነው። የሢማ ጭየን ታሪካዊ መዝገቦች ደግሞ ስለ ኮንጅያ አስተዳደር ሙስና የቻይና መኳንንት ከዘመኑ ጀምሮ እስከ ሻንግ ሥርወ መንግሥት መሠረት ድረስ (1611 ዓክልበ.ግ.) ዓመጽ ያድርጉ ነበር በማለት ይጨምራል።"} {"id": "31416", "contents": "'ዙ ገንግ የ ቻይና ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31422", "contents": "'ዦው ሊንግ የ ቻይና ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31680", "contents": "ሚላኖ (ጣልያንኛ፦ Milano) (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31704", "contents": "ክሬይፎርድ (እንግሊዝኛ፦ Crayford) (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31710", "contents": "ዶርማገን (ጀርመንኛ፦ Dormagen) (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31962", "contents": "(ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "32034", "contents": "ሲግቱና (ስዊድኛ፦ Sigtuna) (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "32496", "contents": "አርካድያ በደቡብ ግሪክ ያለ ክፍላገር ነው።"} {"id": "32622", "contents": "1991 አመተ ምኅረት ጥቅምት ፳ - «ሃሪኬን ሚች» የተባለው ታላቅ አውሎ ነፋስ ባስከተለው የጭቃ ጎርፍ ኒካራጓ ላይ በጥቂቱ ሁለት ሺህ ሰዎች ሕይወታቸውን አጡ። ኅዳር ፬ - የአሜሪካው ፕሬዚደንት ቢል ክሊንተን በአመንዝረኛነት ፖላ ጆንስ በተባለች ሴት ተከሰው ለአራት ዓመታት ከተከራከሩ በኋላ ጥፋተኛነታቸውን ሳያምኑ ስምንት መቶ ኃምሳ ሺህ [[የአሜሪካ ዶላር] በመክፈል ክርክሩን አዘጉ። ኅዳር ፲ - በአሜሪካ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት፣ የሕግ ሸንጎ በሞኒካ ሌዊንስኪ የአመንዝራ ኃጢአት በፈጸሙት በፕሬዚደንት ክሊንተን ላይ የክሱ ዝርዝር እና ምስክሮች መሰማት ጀመረ። ኅዳር ፳፯ - በቬኔዙዌላ አገር ወታደራዊው መኮንን ሁጎ ሻቬዝ ፍሪያስ በፕሬዚደንትነት ተመረጠ። የካቲት ፳፩ - የኢትዮጵያ ሠራዊት በኤርትራ ወራሪ ሠራዊት ላይ የባድመ ድል ተቀዳጀ። ሚያዝያ ፩ - የኒጄር ፕሬዚደንት ኢብራሂም ባሬ ማይናሳራ በአገሪቱ በተካሄደው ወታደራዊ መፈንቅለ መንግሥት ተገደሉ። ሐምሌ ፱ - የሟቹ የፕሬዚደንት ጆን ኤፍ ኬኔዲ ልጅ ጆን ኤፍ ኬኔዲ ጁንየር ከሚስቱ እና ከሚስቱ እህት ጋር በበረራ ላይ እንዳሉ በአውሮፕላን አደጋ አትላንቲክ ውቅያኖስ ውስጥ በመስመጥ ሕይወታቸውን አጡ። ሐምሌ ፲፮ - የሞሮኮው ንጉሥ ዳግማዊ ሀሰን ሲሞቱ ንጉሥ ሞሐመድ አራተኛ ተብለው የንጉሥነት ዘውድ ጭነው ነገሡ። ነሐሴ ፭ - በአውሮፓ እና በእስያ አኅጉራት ያሉት በአውሮፓውያን አቆጣጠር የምዕተ ዓመቱን የመጨረሻ ድፍን የፀሐይ ግርዶሽ ተመልክተዋል። ኅዳር ፫ - የኢትዮጵያ ጸሐፊ ከበደ ሚካኤል (82 ዓመት) ሐምሌ ፱ - የሟቹ የፕሬዚደንት ጆን ኤፍ ኬኔዲ ልጅ ጆን ኤፍ ኬኔዲ ጁንየር ሐምሌ ፲፮ - የሞሮኮው ንጉሥ ዳግማዊ ሀሰን (70 ዓመት)"} {"id": "32802", "contents": "የመደመር ምልክት፡ ደምሮ መቀንስ አሪትሜት። የመቀነስ ምልክት፡ ቀንሶ መደምር ፡ ወይም መደመርና መቀነስ የማባዛት ምልክት፤ የማካፈል ምልክት። የእኩሌታ ምልክት፡ የቅንፍ ምልክት፡ የእኩሌታ ምልክት.. ሲሜትራዊ ዝምድና፤ ሲሜትራዊ ሪሊሸን። እኩል ነው.. እኩል ያልሆነ... ያንሳል.....እኩልነትን የሚያፈርስ ፡ እኩሌታ አፍራሽ.. ኢ-እኩሌታ ....እኩሌታው ይጸናል--- ከ ያነሰ.. ከ ..የበለጠ የስነስርአት ቲዮሪ ጽንሰሃሳብ ፡ የትክክልነት ታህታዊ ግሩፕ፡ በግምት እኩል ይሆናል .... በግምት እኩል ያልሆነ፡ ዞሮ ገጠም፡ ከ-እጂግ ያንሳል ። ከዚህ እጂግ ይበልጣል። የስነስርአት ቲዮሪ። ይቀጥላል..."} {"id": "34716", "contents": "እነማይ በምስራቅ ጎጃም የሚገኝ ወረዳ ነው። የዚህ ወረዳ አስተዳደር ማዕከል ብቸና ሲሆን ዲማ እና የተመን የተባሉ ሌሎች ከተሞች ታዋቂ ናቸው። እስከ 1920ዎቹ ድረስ የዚህ ወረዳ አንድ-አራተኛ ክፍል በዛፎች የተሸፈነ ነበር። በዚህ ወረዳ የሚገኙ ወንዞች ብዙ ጊዜ የሚፈሰው ሙጋ ወንዝና በክረምት ወራት እሚፈሰው የጉድፍን ናቸው። ሌላ ታዋቂ ተፈጥሮአዊ ቅርስ ቢኖር ወልደ በሬ የተሰኘው የኖራ ዋሻ ሲሆን በጣሊያን ወረራ ዘመን አርበኞች የሚጠለሉበት ነበር። ^ \"Ethiopian Village Studies: Yetmen\", Centre for the Study of African Economies (accessed 5 July 2009) ^ \"Stalagmite sampling results table\", Ethiopian Venture, First phase: Climate Reconstruction (accessed 16 May 2009)"} {"id": "35070", "contents": "ኆኅተ ወይም መሰረታዊ የኆኅተ አመክንዮ አይነት ሲሆን ከግቤቶቹ ሁሉ ቢያንስ አንዱ እውነት (1) (ከፍተኛ ቮልት ከሆነ ውጤቱ ምንጊዜም እውነት(1) ይሆናል። ውጤቱ ውሸት (0) የሚሆነው ሁሉም ግቤቶቹ ውሸት (0) (0ቮልት) ሲሆኑ ነው። ይህን ጠባይ በቀላሉ ለማስታወስ በሁለት መልኩ ይቻላል፦ 1) የኆኅተ-ወይም ውጤት ምንጊዜ ከግቤቶቹ ውስጥ ትልቅ ዋጋ ያለውን ግቤት ይከተላል። 2) የኆኅተ-ወይም ውጤት እውነት (1) እሚሆነው ከሁለቱ አንዱ ግቤት ወይንም ሁለቱም እውነት ከሆኑ ነው። ኆኅተ-ወይም በለት-ተለት ንግግር ወይም የሚባለውን የአመክንዮ መሳሪያ በኤሌክትሪክ አካላት የሚተረጉም እቃ ነው። ለምሳሌ «አበበ ረጅም ነው ወይም አለሚቱ አጭር ናት» ይሄ አረፍተ ነገር አበበ ረጅም ከሆነ ወይንም አለሚቱ አጭር ከሆነች ወይንም ሁለቱም የተባሉትን ሆነው ከተገኙ አጠቃላይ ዓረፍተ ነገሩ እውነት ይሆናል ማለት ነው። ይሄን ተግባር በኤሌክትሪክ ለማስላት የሚረዳ ኆኅት ነው።"} {"id": "35838", "contents": "ምያው ብሔር ወይም ህሞንግ በደቡብ ቻይና ጎረቤት (ከነ ቬትናም፣ ላውስ፣ ጣይላንድና ምየንማ) የሚገኝ ብሔር ነው። Caption1 Caption2 Caption2"} {"id": "35844", "contents": "ሴሮሕ (ዕብራይስጥ፦ שְׂרוּג /ሢሩግ/) በኦሪት ዘፍጥረት መሠረት የራግው ልጅና የናኮር አባት ነበረ። ዘፍጥረት 11፡22-23 ስለ ሴሮሕ እንደሚለው፣ የሴሮሕ ዕድሜ 130 ዓመት ሲሆን ናኮርን ወለደ፣ ከዚያም ሴሮሕ 200 ዓመት ኖረ። እነዚህ ቁጥሮች ከግሪኩ ትርጉም ሲገኙ የዕብራይስጥና ሳምራዊው ትርጉም ቁጥሮች ግን ይለያያሉ። በእብራይስጥ ትርጉም በ30 ዓመት ናኮርን ወለደ፣ ከዚያም 200 ዓመት ኖረ፤ በሳምራዊውም በ130 ዓመት ናኮርን ወለደ፣ ከዚያም 100 ዓመት ኖረ። በመጽሐፈ ኩፋሌ 10፡22-26 ዘንድ፣ ሴሮሕ ከአባቱ ራግውና ከእናቱ ዑራ በ1687 አመተ አለም ተወለደ። በዚያውም አመት ጦርነትና ባርነት በምድር ላይ እንደገና ጀመረ፤ ደግሞ የሴሮሕ አያት ዑር ያንጊዜ የከላውዴዎን ዑር የተባለውን አምባ ሠራ። ጣኦታትም ይሠሩ ጀመር። የኖኅ ልጆችም ባሕል በፍጹም ስለ ተዛባ የሴሮሕ ስም «ሴሮክ» ሆነ ይላል። በ1744 አ.አ. ሴሮሕ ሚስቱን ሚልካ አገባ፤ እርሷም የካቤር ልጅና የፋሌቅ ልጅ-ልጅ ትባላለች። በዚያም አመት ሚልካ ልጁን ናኮርን ወለደችለት፤ ስለዚህ እድሜው 57 ዓመታት ነበረ። ሴሮሕም ልጁም ናኮርን በዑር ከተማ አሳደገው፤ የጨረቃ ሟርት አስተማረውም።"} {"id": "42084", "contents": "16ኛው ምዕጤ ዓመት ከ1501 እስከ 1600 ዓም ድረስ የነበረው ክፍለ ዘመን ነበረ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "36324", "contents": "ሮያል ባፎኬንግ ስታዲየም በፎኬንግ፣ ደቡብ አፍሪካ የሚገኝ ስታዲየም ሲሆን 42,000 ተመልካቾችን ይይዛል። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "47364", "contents": "ሻቭካት ሚርዚዮየቭ አሁን የኡዝቤኪስታን ፕሬዚዳንት ነው። በጥቅምት 2021 ሻቭካት ሚርዚዮዬቭ የኡዝቤኪስታን ፕሬዝዳንት ሆነው ተመረጡ። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "47394", "contents": "አልፍሬድ ኖቤል የስዊድን ሳይንቲስት ነበር። በተለይ ዲናሚት ስለ መፍጠሩ ይታወቃል። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "43152", "contents": "ሪግ-ቬዳ (ሳንስክሪት፡= ऋग्वेद /ርግቬዳ/ «የምስጋና ዕውቀት» ) በሂንዱ ሃይማኖት ታሪክ ከሁሉ ጥንታዊ የሆነ እምነት ጽሁፍ ነው። የተቀነባበሩበት ቋንቋ በጣም ጥንታዊ የሳንስክሪት አይነት ሲሆን፣ ይህ ቋንቋ የተነገረው ምናልባት ከ1700-1100 ዓክልበ. ያህል እንደ ሆነ ይታመናል። የጽሕፈት እውቀት (ዴቫናጋሪ ፊደል) ከዚያ በኋላ ወደ ሕንድ የደረሰው ሲሆን፣ ግጥሞቹ በቃል ድምጽ ብቻ ተወርሰው እንደ ታወሱ ይታመናል። በአሥር መጻሕፍት ወይም «መንደላ» ይከፈላሉ፤ ከነዚህም፣ መንደላዎቹ 2-7 ከሁሉ ጥንታዊ እንደ ሆኑ ይታመናል። ግጥሞቹ ባብዛኛው አርያኖች በዚያን ጊዜ የታመኑባቸው አማልክት ምስጋና መዝሙሮች ናቸው፤ ከነዚህ አማልክት ዋናዎቹ ኢንድራ፣ ሚትራና አግኒ («እሳት») ናቸው። ሌሎች የተፈጥሮ ባሕርዮች እንደ ጣኦታት እራሳቸው ከፍ ከፍ ተደረጉ፦ ቨሩና (ውሃ)፣ ሱርያ (ፀሐይ)፣ ቫዩ (ንፋስ)፣ ድያውስ (ሰማይ)፣ ፕርጢቪ (ምድር) ናቸው። ከነዚህም ጣኦታት፣ የኢንድራ፣ ሚትራ፣ ቨሩና ወዘተ. ስሞች ደግሞ በሚታኒ ጽላቶች (ከ1500-1300 ዓክልበ. ሶርያ አካባቢ) ተገኝተዋል፤ ሚጥራ በተጨማሪ በአቨስታ (የፋርስ ዞራስተር ሃይማኖት መጽሐፍ) ይገኛል። እነዚህ ሁለት ብሔሮች፣ ሚታኒ እና ጥንታዊ ፋርስ፣ በርግ ቬዳ መሠረት ሕንድን ከወረሩት አርያን ወይም ሳንስክሪት ነገዶች ጋራ በቋንቋም ሆነ በእምነት በኩል ቅርብ ዝምድና እንደ ነበራቸው ግልጽ ነው። : ይህ ፡ አጭር ፡ ሃይማኖት ፡ ነክ ፡ ጽሑፍ ፡ መሠረት ፡ ወይም ፡ መዋቅር ፡ ነው። እርስዎ ፡ ሊያስፋፉት ፡ ይችላሉ!"} {"id": "5021", "contents": "1 January 1652 - 7 September 1652 እ.ኤ.ኣ. = 1644 ዓ.ም. 8 September 1652 - 31 December 1652 እ.ኤ.ኣ. = 1645 ዓ.ም."} {"id": "1865", "contents": "ቡርኪና ፋሶ በምዕራብ አፍሪካ የምትገኝ ሀገር ናት። ^ http://www.insd.bf/n/contenu/autres_publications/Projections_demographiques_sous_nationales_2007-2020.pdf በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ ቡርኪና ፋሶ የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "5099", "contents": "1 January 1613 - 7 September 1613 እ.ኤ.ኣ. = 1605 ዓ.ም. 8 September 1613 - 31 December 1613 እ.ኤ.ኣ. = 1606 ዓ.ም."} {"id": "3833", "contents": "ሳና (ዓረብኛ፦ صنعاء /ሰንአ/) የየመን ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር ከ1996 ቆጠራ 1,747,627 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 15°24′ ሰሜን ኬክሮስ እና 44°14′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል። ሳና በጣም ጥንታዊ ከተማ ሆኖ ቢያንስ ከ6ኛ ክፍለ-ዘመን ከክርስቶስ በፊት ተመሠረተ። በ500 ዓ.ም. ገዳማ የሂምያሪት መንግሥት ዋና ከተማ እንደ ነበረች ይታመናል። እንዲሁም ከ512 የአክሱም ንጉሥ ካሌብ እንደራሴ መቀመጫ ሆነ። እንደገና ከ562 ዓ.ም. ጀምሮ የፋርስ እንደራሴ መቀመጫ ሆነ። ከዚያ እስልምና ከተነሣ በኋላ ከተማው በአረብም ሆነ በቱርክ ሥልጣን ሁልጊዜ የአውራጃ መቀመጫ ሆኖ ቀረ። ለ1,500 አመት ገዳማ እስከ ዛሬ እንደ ዋና ከተማ ቆይቷል ማለት ነው።"} {"id": "5489", "contents": "1 January 1421 - 6 September 1421 እ.ኤ.ኣ. = 1413 ዓ.ም. 7 September 1421 - 31 December 1421 እ.ኤ.ኣ. = 1414 ዓ.ም."} {"id": "2777", "contents": "1805 አመተ ምኅረት መስከረም 5 - ናፖሊዎን እንዳይማርከው የሩሲያ ሰራዊት መስኮብን አቃጠለ። ነሐሴ 22 - ናፖሌዎን በድረስደን ውጊያ ድል አደረገ። ነሐሴ 25 - የናፖሌዎን ሠራዊት በኩልም ውጊያ ድል ሆነ። ነሐሴ 25 - ክሪክ የተባለው የቀይ ኢንዲያን ጐሣ ወታደሮች በፎርት ሚምስ ምሽግ አላባማ ላይ እልቂት አደረጉ።"} {"id": "4775", "contents": "1 January 1775 - 9 September 1775 እ.ኤ.ኣ. = 1767 ዓ.ም. 10 September 1775 - 31 December 1775 እ.ኤ.ኣ. = 1768 ዓ.ም."} {"id": "4793", "contents": "1 January 1766 - 8 September 1766 እ.ኤ.ኣ. = 1758 ዓ.ም. 9 September 1766 - 31 December 1766 እ.ኤ.ኣ. = 1759 ዓ.ም."} {"id": "4805", "contents": "1 January 1760 - 8 September 1760 እ.ኤ.ኣ. = 1752 ዓ.ም. 9 September 1760 - 31 December 1760 እ.ኤ.ኣ. = 1753 ዓ.ም."} {"id": "6635", "contents": "1 January 856 - 1 September 856 እ.ኤ.ኣ. = 848 ዓ.ም. 2 September 856 - 31 December 856 እ.ኤ.ኣ. = 849 ዓ.ም."} {"id": "6257", "contents": "ኢሮንኛ (Ирон ӕвзаг, Iron ævzag, Иронау, Ironau) በሩስያና በጂዮርጂያ የሚነገር ቋንቋ ነው። የኢሮንኛ ውክፔዲያ አለ!"} {"id": "6437", "contents": "1 January 951 - 3 September 951 እ.ኤ.ኣ. = 943 ዓ.ም. 4 September 951 - 31 December 951 እ.ኤ.ኣ. = 944 ዓ.ም."} {"id": "6611", "contents": "1 January 868 - 1 September 868 እ.ኤ.ኣ. = 860 ዓ.ም. 2 September 868 - 31 December 868 እ.ኤ.ኣ. = 861 ዓ.ም."} {"id": "12575", "contents": "እግር ሥነ አካላዊ የሆነ በአብዛሃኛዎቹ የጀርባ አጥንት ያላቸው እንስሳት ላይ የሚገኝ መዋቅር ነው። እግር በከፍተኛ መጠን ላብ ከሚያመነጩ የሰውነት ክፍሎች ይመደባል (በቀን እስከ 568.26 ሳ.ሜ ኩብላብ ሊያመነጭ ይችላል)። ይህንንም በካልስ መከላከል ይቻላል። ጆሮ ዓይን አፍ ጥርስ አፍንጫ ቆዳ እጅ ጸጉር"} {"id": "48720", "contents": "ስሜን-ምዕራብ ግዛቶች በካናዳ የሚገኝ ግዛት ነው። ዋና ከተማው የሎናይፍ ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "12593", "contents": "ቅዱስ ጊዮርጊስ (ሰማዕት) ቅዱስ ጊዮርጊስ (ቡድን)"} {"id": "48792", "contents": "ክላይፔዳ የሊትዌኒያ ከተማ ነው።"} {"id": "48846", "contents": "አዞሬስ (ፖርቱጊዝኛ፦ Açores /ኧሶሪሽ/) በአትላንቲክ ውቅያኖስ የሚገኝ የፖርቱጋል ደሴቶች ነጻ ክፍላገር ነው።"} {"id": "50556", "contents": "ፓልልኮል ወይም ፓላልኮልም በመጀመሪያ ሻሺራም ፣ ኪሺrapuram ፣ Palakolanu ወይም Upamanyapuram በመባል ይታወቅ ነበር። በ 1613 ደች ለመጀመሪያ ጊዜ የሕንድ ፋብሪካቸውን በፓላሎሉ ውስጥ ለጊዜው ተተው (እ.ኤ.አ.) በ 1730 ተገንብተዋል ፡፡ የደች ኮምሞልኤል ክፍል ለጨርቃጨርቅ ፣ ለብርሃን ዘይት ፣ ለእንጨት ፣ ለጣሪያ ንጣፎች እና ለጡብ የሚሆን የንግድ ልውውጥ ነበር ፡፡ በፓሪስ በ 1783 ስምምነት ፣ እንግሊዝ እውቅና ተሰጥቷት ነበር ፣ ዳች ግን እስከ 1804 ድረስ ኪራይ መግዛታቸውን ቀጠሉ ፡፡ እ.ኤ.አ. በ 1818 ቀድሞውኑ ወደ ደች እንደገና ተመልሷል ወደ ብሪታንያ እንደገና በ 1824 እንደገና ተመልሷል ፡፡ ፓልካሎሉ ደግሞ በሶስት ሊንሳዎች (ሲሪሳላም ፣ Draksharamam እና Kaleswaram) የተሳሰረችው ትሪልያ ዴም በመባልም ይታወቃል። በጣም ዝነኛው ሻሸራራ ከአምስቱ የፓናማርራ ኬሻራት አንዱ ሲሆን በፓላኩሉ ውስጥ ይገኛል። ጌታ ሺቫ በአካባቢው Ksheera Ramalingeswara Swamy በመባል ይታወቃል። ሲቪፊሊያ የተቋቋመው በጌታ ቪሽኑ ነው። ዝነኛው ሲሪ ላሽሺ ጋናፓቲ ናቫጋራ ሱራሃራያ አላያማ ፣ በፓልኮሉ ውስጥ በብሮድፓታ 2 ኛ ሌይን የሚገኘው ቤተመቅደስ። መሪው ጌታ ናናጋራጁ እና ንዑማራራማ ስዋሚ አማልክት በመለኮታዊው Lakshmi Ganapathi በመለኮታዊ ቅርፅ ጌታ ጋናፓቲ ነው ፡፡ (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "16631", "contents": "ጠርብ በግንባታ ስራ ውስጥ ለቤት እና አጥር መስሪያነት የሚያገለግል የተጠረበ እንጨት ነው። ይህ እንጨት በሚስማር ወይንም ሌላ ማያያዣ (ገመድ ሊሆን ይችላል) ከማገር ጋር እየተያያዘ እንዲቆም ይደረጋል።"} {"id": "13499", "contents": "ሐምሌ ፲፫ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፫፻፲፫ኛው ዕለት ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በዘመነ ሉቃስ ፶፫ ዕለታት ሲቀሩ፤ በዘመነ ዮሐንስ፤ ማቴዎስ፤ እና ማርቆስ ደግሞ ፶፪ ቀናት ይቀራሉ። ፲፱፻፴፯ ዓ/ም -የዩናይትድ ስቴትስ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የዓለም ባንክን (The World Bank) እና ዓለም አቀፍ ገንዘባዊ ዕድርን (International Monetary Fund - IMF) የመሠረተውን የብሬቶን ዉድስ (Bretton Woods Agreement) ስምምነት አፀደቀ ፲፱፻፵፫ ዓ/ም - የዮርዳኖስ ንጉሥ፣ ቀዳማዊ አብዱላ ኢየሩሳሌም ላይ በሚገኝ መስጊድ ውስጥ የዓርብ ጸሎት ላይ እንዳሉ በአንድ የፍልስጥኤም ተወላጅ እጅ ተገደሉ። ፲፱፻፷፩ ዓ/ም -አፖሎ 11 የተባለው የጠፈር መንኮራኲር ጨረቃ ላይ ሲያርፍ የሰላሳ ስምንት ዓመቱ ኒል አርምስትሮንግ የጨረቃን ነጠፍ በመርገጥ የመጀመሪያው የሰው ልጅ ሆነ። ፲፱፻፷፮ ዓ/ም - በቆጵሮስ ደሴት ላይ በተካሄደ መፈንቅለ መንግሥት የአገሪቱ ፕሬዚደንት ሊቀ ጳጳስ ማካሪዮስ ከስልጣን በወረዱ በአምስተኛው ቀን፣ የቱርክ ሠራዊቶች ደሴቷን ወረሩ። እስካሁንም ይቺ ደሴት ለሁለት ተከፍላ የግሪክ ቆጵሮስ እና የቱርክ ቆፕሮስ በመባል የሁለቱ ዘሮች የልዩነት መተዳደሪያ ደሴት ናት። ፲፱፻፸፪ ዓ/ም -የተባበሩት መንግሥታት ድርጀት አካል የሆነው የጸጥታ ምክር ቤት አባላት ድርጅቱ ኢየሩሳሌምን የእስራኤል ዋና ከተማነቷን እንዳይቀበሉ በሙሉ ድምጽ ወሰነ። ፲፱፻፺፰ ዓ/ም - የኢትዮጵያ ሠራዊት የጎረቤት አገር ሶማሊያን ክልል ውስጥ ገብተው ወረሩ። ፲፱፻፺፱ ዓ/ም - በኢትዮጵያ የምርጫ ፺፯ ውጤት ተጭበርብሯል በማለታቸው የአገሪቱን ሕገ መንግሥት ተቃራኒዎች ናችሁ በመባል ታሥረው የነበሩት የቅንጅት መሪዎችና ሌሎችም በተደረገላቸው “ምሕረት” ተለቀቁ። ፲፱፻፵፫ ዓ/ም የዮርዳኖስ ንጉሥ፣ ቀዳማዊ አብዱላ (እንግሊዝኛ) http://en.wikipedia.org/wiki/July 20 (እንግሊዝኛ) http://news.bbc.co.uk/1/hi/world/africa/6953225.stm"} {"id": "17273", "contents": "ተሁሉም ያው ወንድም ቢከፋም ቢበጅም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "17285", "contents": "ተልባ ቢንጫጫ ባንድ ሙቀጫ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የጉልበትን ሃይል የሚያሳይ።"} {"id": "14993", "contents": "ለወጡ ጊዜስ ከደረቁም የአማርኛ ምሳሌ ነው። (ይህ ባሕል ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "15149", "contents": "ለጆሮ ጥርስ ለሆዳም ስስ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "15563", "contents": "ሲመች ያማት ተዝካር ይወጣል ሳይመች ያባት ይቀራል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "15575", "contents": "ሲታጠቡ እስከ ክንድ ሲታረቁ ከሆድ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ቂም ሳይይዙ ሙሉ ዕርቅ ያስፈልጋል"} {"id": "21209", "contents": "የማይነጋ መስሏት እቋቱ ላይ አራች የአማርኛ ምሳሌ ነው። የማይነጋ መስሏት እቋቱ ላይ አራች የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "15959", "contents": "ሴትና ድመት ወደ ሞቀበት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሁለቱም ወረተኞች ናቸው።"} {"id": "18263", "contents": "ሰሜን የሚለው ቃል ስም፣ የስም ገላጭ ወይም የግሥ ገላጭ ሊሆን ይችላል፣ ከአራቱ ዋና ዋና የአቅጣጫ መጠሪያዎች አንዱ ነው። ይህ አቅጣጫ ለደቡብ ተቃራኒ ሲሆን ለምስራቅ እና ለምዕራብ ደግሞ ቀጤ ነክ ነው። እንደ ስምምነት ሁኖ የማንኛውም ካርታ የላይኛው ክፍል ሰሜን ተደርጎ ይወሰዳል። ደግሞ ይዩ፦ ስሜን ዋልታ"} {"id": "21341", "contents": "የቆጡን አወርድ ብላ የብብቷ ጸጉር ታየ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የቆጡን አወርድ ብላ የብብቷ ጸጉር ታየ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21347", "contents": "የበላና የተደገፈ ወድቆ አይወድቅም የአማርኛ ምሳሌ ነው። የበላና የተደገፈ ወድቆ አይወድቅም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21869", "contents": "ያጣጣመ የቆረጠመ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያጣጣመ የቆረጠመ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "43985", "contents": "አንታዮስ (ግሪክኛ፦ Ἀνταῖος) በጥንታዊ ግሪክና ሊብያ አፈ ታሪክ በሊብያ የተገኘ ታላቅ ትግለኛ ሰው ነበር። የፖሠይዶንና ጋያ ልጅ ይባላል። እንደ ትውፊቱ የሚያልፍበትን መንገደኛ ሁሉ ለትግል ውድድር ይደፍር ነበር። ከገደላቸው በኋላ ጭንቅላታቸውን በክምችት ላይ ያኖራቸው ነበር። እናቱ የምድር አምላክ «ጋያ» ስለ ነበረች፣ ምድሪቱን እየነካ ሰውነቱ ከሌላ ሰው ኃይለኛ ነበር። ከምድር ላይ በአየር ውስጥ ቢነሣ ግን እንደ ሌላ ሰው ድካም ነው። ስመ ጥሩው ተዋጊ ሄራክሌስ በደረሰ ጊዜ በመጀመርያ ወደ ምድር ጥሎት ሲሆን እናቱ ሆና እንደገና አበረታች። ሄራክሌስ ግን ከጥቂት ጊዜ በኋላ ምስጢሩን አውቆ አንታዮስን በማቀፍ ጨመቀውና ከምድር አነሣው። ያን ጊዜ ብርታቱ ተወውና ሊገደል ቻለ። በሌሎች መዝገቦች ዘንድ አንታዮስ የሊብያ ንጉሥ ወይም (እንደ ዲዮዶሮስ ሲኩሉስ) የሊብያ አገረ ገዥ በሄራክሌስ አባት ኦሲሪስ አፒስ ዘመን ነበር።"} {"id": "34127", "contents": "ኤልን (ፈረንሳይኛ፦ Elne) (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "34199", "contents": "ታኅሣሥ ፳፮ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻፲፮ተኛው እና የበጋ ወቅት የመጀመሪያው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፪፻፶ ቀናት በ ዘመነ ዮሐንስ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፪፻፵፱ ቀናት ይቀራሉ። ፲፱፻፳፮ ዓ/ም - የነፋስ ስልክ (Wirless) በኢትዮጵያ ተጀመረ፤ ቆመ፡፡ ፳፻፪ ዓ/ም - በአሁኑ ጊዜ በ፰መቶ ፳፱ ነጥብ ፰ ሜትር ርዝመቱ በዓለም አንደኛው ሰማይ-ጠቀስ ሕንፃ የሆነው ቡርጅ ከሊፋ (Burj Khalifa (Arabic: برج خليفة‎)) ሕንፃ በዱባይ በዚህ ዕለት ተመረቀ። http://en.wikipedia.org/wiki/January_4 ሳምንቱ በታሪክ ፣ ሪፖርተር"} {"id": "34217", "contents": "የተፈጥሮ ጭማሪ በሰው ልጅ ጥናት በኩል ከአንድ አገር (ወይም ክፍላገር ወዘተ.) ጥሬ ልደት መጠን ቁጥር (ልደቶች በየሺህ ሕዝብ በየዓመቱ) የዚያው አገር ጥሬ ዕረፍት መጠን (እረፍቶች በየሺህ ሕዝብ) ሲቀነስ የሚገኘው የሕዝቡ ጭማሪ መጠን ነው። ይህ መጠን ግን «የተፈጥሮ» በመባሉ የሰው ልጅ ፍልሰቶች (ሰዎች ከአንድ አገር ወደ ሌላ የሚዛወሩበት መጠን) ቸል ይላል። የጥሬ ዕረፍት መጠን ከጥሬ ልደት መጠን ይልቅ ሲበዛ፣ ጭማሪ ሳይሆን የተፈጥሮ ቅነሳ አለ። አሁን በተለይ በምሥራቅ አውሮጳና በጃፓን ውስጥ ብዙ ልደቶች ስለሌሉ የተፈጥሮ ቅነሳ አለ፤ የሕዝብ ቁጥር በየዓመቱ ይቀነሳል። ሆኖም በአንዳንድ አገር የፍልሰቱ መጠን ከፍ ያለ በመሆኑ (ብዙ ሰዎች ወደዚያው አገር በመግባት ከመውጣት በላይ)፣ በጠቅላላ የኗሪዎቹ ቁጥር በየዓመቱ ይጨመራል። ከሁሉ ይልቅ የሆነው ቅነሳ ግን በሃይቲ ነው። በሃይቲ የልደት መጠን እጅግ ከፍተኛ ቢሆንም፣ የዕረፍት መጠን ግን ከዚያ እንኳን ይበዛል፤ ስለዚህ በጠቅላላ ቅነሳ አለ። በአፍሪቃ ግን ከእረፍቶቹ ይልቅ ብዙ ልደቶች ስላሉ የተፈጥሮ ጭማሪ አለ፤ የሕዝቡም ቁጥር እየበዛ ነው። ከአገራት ከሁሉ ከፍተኛ የሆነው የጭማሪ መጠን ለኒጄር ነው።"} {"id": "47615", "contents": "ቤናዚር ቡቶ (ስንድኛ፦ بينظير ڀُٽو, ሰኔ 21, 1953 – ታህሳስ 27, 2007 እኤአ) የፓኪስታን ጠቅላይ ሚኒስትር ነበረች። ቤናዚር ከ1989 እስከ 1990 አስራ አንደኛ እና ከ1993 እስከ 1996 እኤአ አስራ ሶስተኛ የፓኪስታን ጠቅላይ ሚኒስትር ሆና ተሹማለች። ይህ መጀመርያ ጊዜ በታሪክ የእስልምና መንግሥት በሴት መሪ የተመራ ነበር። ቤናዚር በፓለቲካ ለዘብተኛ እና ዴሞክራሲያዊ ስርአትን ትደግፍ ነበረ። ቤናዚር በ ጥቅምት 18, 2007 እኤአ ከ ለንደን ወደ ካራሳስ አየር ማረፊያ ስደርስ ባልታወቁ ታጣቂዎች በፈንጂ ገለዋት ነበር። ነገር ግን ከስፍራው ስለወጣች ፍንዳታውን ባለማግኘቷ ልተርፍ ችላለች። በ ታህሳስ 27, 2007 እኤአ ቤናዚር በተሳካ ሁኔታ በፓኪስታን ፑንጃብ የ2008 ብሄራዊ ምርጫ ቅስቀሳ አድርጋ ከጨረሰች በኋላ ወደ አጃቢ መኪና ስትገባ በሶስት ተኳሽና በአንድ አጥፍቶ ጠፊ በፈንጂ ተገደለች። ወዲያውኑ የሷ ደጋፊዎች በቤናዚር ሞት ከፍተኛ ረብሻ አስነስቷል። አልቃይዳና ታሊባን በቤናዚር ሞት ተጠያቂ ሆነዋል። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "47843", "contents": "መሐሌ ከሃብሃብ ተክል (Citrullus lanatus) የሚመጣው ፍራፍሬ አይነት ነው። ይህ ፍሬ ደግሞ ሃብሃብ ወይም ከርቡሽ ይባላል። ባብዛኞቹ የውስጡ ሥጋ ቀይና ጣፋጭ ነው፣ አንዳንዱም የተለየ ቀለም ሥጋ በውስጡ አለው። ከደቡባዊ አፍሪካ የተገኘው ሌላው የበጢሕ አይነት የትርንጎ ዱባ (Citrullus caffer) ሲሆን ከዚሁ የወጣው ነጭ ፍሬ ብዙ ጊዜ እንደ ናሚብኛ «ፃማ» ተብሏል፤ እንዲሁም ተጨማሪ ዝርያ የናሚብ ፃማ (C. ecirrhosus) አለ። እነዚያ «ጻማ» ፍሬዎች ከመሐሌ አብልጦ መራራ የሆነ ጻዕም አላቸው።"} {"id": "44657", "contents": "ኑረምበርግ (ጀርመንኛ፦ Nürnberg /ኒውንበክ/) (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "44693", "contents": "ሊቨርፑል የእግር ኳስ ክለብ በሞንቴቪድዮ፣ ኡራጓይ የሚገኝ እግር ኳስ ክለብ ነው። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "44819", "contents": "ስታንዳርድ ሊዬዥ (ፈረንሳይኛ፦ Royal Standard de Liège፣ ሆላንድኛ፦ Standard Luik፣ ጀርመንኛ፦ Standard Lüttich) በሊዬዥ፣ ቤልጅግ የሚገኝ የእግር ኳስ ክለብ ነው። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "44849", "contents": "ሁራካን ቡሴዮ (እስፓንኛ፦ Huracán Buceo) በሞንቴቪዴዎ፣ ኡራጓይ የሚገኝ የመድበለ ስፖርት ክለብ ሲሆን በእግር ኳስ ቡድኑ ነው በከፍተኛ ደረጃ የሚታወቀው። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "38879", "contents": "አንፊሎ (ወረዳ) በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው። {{አቀማመጥ |align=center አንፊሎ (ወረዳ) በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "46679", "contents": "ባሌያሪክ ደሴቶች (እስፓንኛ፦ Islas Baleares /ኢዝላዝ ባሌያሬስ/) የእስፓንያ ክፍላገር ነው። ዋና ከተማ ፓልማ ዴ ማዮርካ ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "46685", "contents": "ብሪቲሽ ኮለምቢያ ((እንግሊዝኛ) British Columbia) ((ፈረንሳይኛ) Colombie-Britannique) በካናዳ የሚገኝ ክፍላገር ነው። ዋና ከተማው ቪክቶሪያ፣ ካናዳ ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "46883", "contents": "S / s በላቲን አልፋቤት አሥራ ዘጠኘኛው ፊደል ነው። የ«S» መነሻ ከቅድመ-ሴማዊ ጽሕፈት «ሺን» እንደ ሆነ ይታስባል። በዚህ ጽሕፈት ፊደሉ የጥርስ ስዕል መስለ። ቅርጹ ከዚያ በፊንቄ (ከነዓን) ሰዎች ተለማ። በነዚህ ጽሕፈቶች የ«ሽ» ድምጽ ለማመልከት ጠቀመ፤ ይህ ድምጽ ግን በግሪክኛ ስላልኖረ ለ«ስ/ሥ» ይጠቀም ጀመር። ከዚህም በግሪክ አልፋቤት \"ሲግማ\" (Σ σ) ደረሰ። በግዕዝ አቡጊዳ ደግሞ «ሠ» («ሠውት») የሚለው ፊደል ከቅድመ-ሴማዊው «ሺን» ስለ መጣ፣ የላቲን 'S' ዘመድ ሊባል ይችላል። የትንንሾቹ ላቲን ፊደላት ልማድ ቀስ በቀስ በ400 እና 770 ዓም መካከል ተለማ። በመጀመርያ ግን የትንሹ «S» ቅርጽ እንደ ſ መሰለ። በ1425 ዓም ግድም የኅትመት ማተሚያ ከተፈጠረ በኋላ፣ ትንሹ ቅርጽ «s» በቃል መጨረሻ ብቻ ይታይ ጀመር። ይህ ልማድ የተወሰደው ደግሞ በግሪክኛ እስከ ዛሬ የ«σ» ቅርጽ በቃል መጨረሻ እንደ «ς» መጻፉን ለመምሰል ነበር። ቀስ በቀስ ይህ «ſ» ጥቅም በኋላ ጠፋና ትንሹ S ምንጊዜም እንደ «s» ይጻፍ ጀመር። ይህ ለውጥ በእስፓንኛ ከ1752 እስከ 1758 ዓም ድረስ ተፈጸመ፤ በፈረንሳይኛ ከ1774 እስከ 1785 ዓም፣ በእንግላንድ ከ1777 እስከ 1816 ዓም፣ በአሜሪካ ከ1787 እስከ 1802 ዓም ድረስ የ«ſ» ጥቅም ከህትመት ጠፋ። በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ S የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ።"} {"id": "4741", "contents": "1 January 1792 - 8 September 1792 እ.ኤ.ኣ. = 1784 ዓ.ም. 9 September 1792 - 31 December 1792 እ.ኤ.ኣ. = 1785 ዓ.ም."} {"id": "4777", "contents": "1 January 1774 - 8 September 1774 እ.ኤ.ኣ. = 1766 ዓ.ም. 9 September 1774 - 31 December 1774 እ.ኤ.ኣ. = 1767 ዓ.ም."} {"id": "4783", "contents": "1 January 1771 - 9 September 1771 እ.ኤ.ኣ. = 1763 ዓ.ም. 10 September 1771 - 31 December 1771 እ.ኤ.ኣ. = 1764 ዓ.ም."} {"id": "4807", "contents": "1 January 1759 - 9 September 1759 እ.ኤ.ኣ. = 1751 ዓ.ም. 10 September 1759 - 31 December 1759 እ.ኤ.ኣ. = 1752 ዓ.ም."} {"id": "4813", "contents": "1 January 1756 - 8 September 1756 እ.ኤ.ኣ. = 1748 ዓ.ም. 9 September 1756 - 31 December 1756 እ.ኤ.ኣ. = 1749 ዓ.ም."} {"id": "37517", "contents": "ላዎስ በእስያ የሚገኝ አገር ሲሆን ዋና ከተማው ቭየንትዬን ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "37607", "contents": "ፓናማ በመካከለኛ አሜሪካ የሚገኝ አገር ሲሆን ዋና ከተማው ፓናማ ከተማ ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "4915", "contents": "1 January 1705 - 8 September 1705 እ.ኤ.ኣ. = 1697 ዓ.ም. 9 September 1705 - 31 December 1705 እ.ኤ.ኣ. = 1698 ዓ.ም."} {"id": "37877", "contents": "ቦይንግ 787 ድሪምላይነር በቦይንግ የተሠራ የረዥም ርቀት፣ ጥንድ ሞተር አውሮፕላን ነው። የአውሮፕላኑ አብዛኛው ክፍሎች ከካርቦን ኮምፖሲት ማቴሪያል በመሠራታቸው፣ አውሮፕላኑ ከቀደምት አውሮፕላኖች የቀለለ ነው። የነዳጅ ፍጆታው ከሌሎች አውሮፕላኖች በ20 ከመቶ የተሻለ ሲሆን ፍጥነቱ ከድምፅ ፍጥነት በ11 ከመቶ ያንሳል። ጃፓን ከዓለም የመጀመሪያው የድሪምላይነር አብራሪ ናት። ኢትዮጵያ ከዓለም ሁለተኛ፣ ከአፍሪካ ደግሞ ብቸኛዋ አብራሪ ናት። የኢትዮጵያ አየር መንገድ በጠቅላላ አሥር ድሪምላይነሮችን በ1.5 ቢሊዮን ዶላር ገዝቷል። ከተገዙት አሥር አየር-ዠበቦች የመጀመሪያውና በሰሌዳ ቁጥር ET-AOQ የተመዘገበው አየር-ዠበብ ነሐሴ ፲፩ ቀን ፳፻፬ ዓ/ም ከዋሽንግተን ዲሲ ተነስቶ አዲስ አበባ፣ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ደማቅ አቅባበል ተደርጎለታል። ^ ሀ ለ ሐ መ ሪፖርተር ጋዜጣ፣ ቅፅ 17 ቁጥር 49/1284፣ ነሐሴ ፲፫ ቀን ፳፻፬ ዓ.ም. የወጣ፣ ገጾች 4፣55 ^ http://www.flightglobal.com/news/articles/ethiopians-first-787-arrives-at-addis-ababa-375615/"} {"id": "49049", "contents": "የቨርሳይ ውል (1911 ዓም) ከአንደኛው የዓለም ጦርነት ቀጥሎ ጀርመን ተሸንፎ ለአሸናፊዎቹ ሃያላት የተዋዋለው ስምምነት ውል ነበረ። የመንግሥታት ማኅበርም በዚህ ስምምነት ይቆም ጀመር። በአውሮፓም ሆነ በቅኝ አገራት በኩል፣ ከጀርመን መንግሥት ብዙ ርስት ተነሣባት። በአውሮፓ፦ አልሳስ-ሎረን የተባለው ክፍል ወደ ፈረንሳይ ግዛት ተመለሰ። ኦይፐን-ማልመዲ የተባለው ሰፈር ወደ ቤልጅግ ግዛት ተጨመረ። በሽለስቭክ-ሖልሽታይን ዙሪያ ከሕዝብ ውሳኔ (1912 ዓም) ቀጥሎ ስሜኑ ወደ ዴንማርክ ተጨመረ። ሕሉቺንስኮ የተባለው ሰፈር ወደ አዲሱ ቸኮስሎቫኪያ ግዛት ተሰጠ። በሲሌስያ ዙሪያ ከሕዝብ ውሳኔ (1913 ዓም) ቀጥሎ ምሥራቁ ወደ አዲሱ ፖላንድ ግዛት ተጨመረ። ከምዕራብ ፕሩሺያና ከፖዘን አውራጆች ብዙ መሬት ለፖላንድ ተሰጠ። ምሥራቅ ፕሩሺያ ክፍልን ከተረፈው ጀርመን የሚያስለይ «የፖላንድ መተላለፊያ» ተሰጠ። ዳንፂክ ከተማ (የአሁኑ ግዳንስክ) በመንግሥታት ማህበር ሞግዚትነት ነጻ ከተማ-አገር ሆነ። መመል የተባለው ዙሪያ ለጊዜው በመንግሥታት ማህበር ሞግዚትነትና በፈረንሳይ ሥራዊት ጥብቅና ሆነ፤ በ1915 ዓም ግን የሊቱዌኒያ ሃያላት ወደ ግዛታቸው ያዙት። ዛዓር (ዛዓርላንት) የተባለው ክፍላገር ለጊዜው በአሸናፊ ሃያላት ሥራዊት አስተዳደር ሥር ሆነ። በ1927 ዓም ወደ ጀርመን (ናዚ ጀርመን) ተመለሰ። በተጨማሪ የጀርመን ምዕራብ ራይንላንት ክፍል በአሸናፊ ሃያላት ሥራዊት አስተዳደር እስከ 1922 ዓም ድረስ ቆየ። በቅኝ አገራትም፦ የጀርመን ቅኝ አገራት ሁሉ ወዲያው ወደ መንግሥት ማህበር ጥብቅና በሞግዚትነቶች ተሰጡ። ቶጎላንድ እና ጀርመን ካሜሩን ወደ ፈረንሳይ (እና በከፊል ወደ ዩናይትድ ኪንግደም) ተዛወሩ። ጀርመን ምሥራቅ አፍሪካ ባብዛኛው (የአሁን ታንዛኒያ) ወደ ዩናይትድ ኪንግደም ተዛወረ። የርዋንዳ-ኡሩንዲ ክፍል ወደ ቤልጅግ ተዛወረ። የኪዮንጋ ማዕዘን፣ በጣም አነስተኛ ሰፈር ወደ ፖርቱጋል ተዛወረ። ጀርመን ደቡብ-ምዕራብ አፍሪካ (የአሁን ናሚቢያ) ወደ ደቡብ አፍሪካ ተዛወረ። በጀርመን አስተዳደር የነበረችው ጪንግታው ከተማ በቻይና ውስጥ ወደ ጃፓን ተዛወረች። ጀርመን ሳሞዓ የተባሉት ፓሲፊክ ደሴቶች ወደ ኒው ዚላንድ ተዛወሩ። ጀርመን ኒው ጊኒ እና ናውሩ ደሴት ወደ አውስትራሊያ ተዛወሩ። ከምድር ወገብ ስሜን የተቀመጡት ሌሎችም የተለያዩ የጀርመን ደሴቶች የደቡብ ፓሲፊክ ሞግዚትነት ተብሎ ወደ ጃፓን ተዛወሩ። ከዚህም በላይ በጀርመን መንግሥት ላይ በጣም ትልቅ ካሳ ክፍያና እጅግ ብዙ አስቸጋሪ ቅጣት ድንጋጌዎች ተበዙበት። እነዚህ ከባድ ኹኔታዎች ለአዶልፍ ሂትለርና ለናዚ ጀርመን ጠንቅ እንደ ሆኑ ተብሏል።"} {"id": "49553", "contents": "ቶሎታ ማለት አንድ አካል ከጊዜ አንጻር የሚያደርገው የአቀማመጥ ለውጥ ውድር ነው። መለኪያውም ሜትር በ ሰከንድ ነው። ከፍጥነት ጋር አንድ ሆነው ሳለ የሚለያዩት ቶሎነት አቅጣጫን አይጨምርም።"} {"id": "49583", "contents": "ፕየርም የሩስያ ከተማ ነው። ስሙ እስከ 1773 ዓም ድረስ ያጎሺኻ ነበር። ከ1932 እስከ 1950 ዓም ድረስ ስሙም ሞለተፍ ተባለ።"} {"id": "5377", "contents": "1 January 1475 - 7 September 1475 እ.ኤ.ኣ. = 1467 ዓ.ም. 8 September 1475 - 31 December 1475 እ.ኤ.ኣ. = 1468 ዓ.ም."} {"id": "3265", "contents": "ቅንጅት ለአንድነትና ለዴሞክራሲ የኢትዮጵያ ፖለቲካ ወገን ነው። በኢንጂ. ሃይሉ ሻውል የሚመራ የኢትዮጵያ ህዝብ ፓርቲ ነው። ይህ ፓርቲ በግንቦት 7 ቀን 1997 ለሚካሄደው ምርጫ ተመሳሳይ አቋም ያላቸውን መኢአድን ኢዴአፓ-ማድህንን ኤዴሊንና ለዚሁ አላማ የተመሰረተውን ቀስተ ደመናን የሚያካትት ስብስብ ሆኖ የተመሰረተ ነው። በ1997 ኣ.ም በተደረገው አገር አቀፍ ምርጫ ቅንጅት ከፍተኛ ውጤት በማምጣት (በአንዳንድ ውገኖችም አሸንፏል በመባል) ይታወቃል። የአዲስ አበባን አስተዳደር ማሸነፉም በተቀናቃኙ ፓርቲ በኢህአዴግ የታመነ ነው። ይሁን እንጂ በስልጣን ላይ ያለው መንግስትባልተረጋገጠ ሁኔታ በምርጫ በማሰነፉና ከምርጫ በኋላ የተደረጉት ድርድሮች ዘልቀው ባለመሄዳችው ከፍተኛ አለመረጋጋት ተፈጥሮ ቆይቶ መንግስት የቅንጅት መሪዎችን እንዲሁም ተቃውሞ ያስሙትን ብዙ ወገኖችን በተለያዩ ክሶች ወንጅሎ በእስራት ይዞዋቸው ይገኛል። ሆኖም ጥቂት የቅንጅት አባሎች የፓርላማ ወንበራችውንም ተረክበው በመንቀሳቀስ ላይ ናቸው። kinjit.org"} {"id": "5623", "contents": "ይህ መጣጥፍ በብሪታንያ ስለሚገኘው ቋንቋ ነው። በእስያ ለሚገኘው ቋንቋ ለመረዳት፥ ኮሪይኛ ይመለከቱ። ኮርንኛ (Kernowek) በእንግሊዝ የሚናገር ቋንቋ ነው። በኬልቲክ ቋንቋዎች ቤተሠብ ሆኖ የብረቶንኛና የዌልስኛ ቅርብ ዘመድ ነው። የሚናገረው በእንግሊዝ አገር ደቡብ-ምዕራብ ጫፍ ወይም ኮርንዋል ነው። ቀደም ሲል ይህ ቋንቋ ከ1800 ዓ.ም. በፊት ጠፍቶ ነበር። በ20ኛው ክፍለ ዘመን ግን ስለ ቋንቋው አዲስ ትኩረት ተገኝቶ አሁን እንደ መነጋገርያ ታድሷልና 3,500 የሚያሕሉ ሰዎች ይችሉታል። በ569 ዓ.ም. ከዴዮርሃም ውግያ ቀጥሎ የደቡብ-ምሥራቅ ብሪታንያ ሕዝቦች በዌልስ ከኖሩት ዘመዶቻቸው በሴያህስ ጀርመናዊ ወገን ተለያዩ። እንግሊዞች መንግሥታቸውን ሲያስፋፉም ብሪታኖች ያሠለጠኑት ግዛት በየጊዜው ይቀነስ ነበር። የኮርንዋል መንግሥት መጨረሻ በ922 ዓ.ም. እንግሊዞች ድል ሲያደርጋቸው ሆነ። ሆኖም ቋንቋቸው ከዚህ በኋላ ይፈራ ጀመር። ዛሬ ሶስት የአጻጻፍ ዘዴዎች አሉት። የኮርንኛ ውክፔዲያ አለ!"} {"id": "3361", "contents": "ጅማ (ኦሮምኛ፦ Jimma) በምዕራብ ኢትዮጵያ ከሚገኙት ከተሞች በስፋት ትልቋ ከተማ ናት። አሁን በኦሮሚያ ክልል የጅማ ዞን መቀመጫ ከተማ ስትሆን በ 7°40′N ላቲትዩድ እና 36°50′E ሎንግቲዩድ ላይ ትገኛለች። የቀድሞው ከፋ ክፍለ ሃገር ዋና ከተማ ሆና አገልግላለች። በ1998 ዓም የብሔራዊ የስታትስቲክ ባለስልጣን ግምታዊ መረጃ መሠረት የ159,009 ሕዝብ መኖሪያ ናት። ከዚህም መካከል 80,897 ወንዶችና 78,112 ሴቶች ናቸው። ሄርበርት ሉዊስ በ1950ዎቹ የምእራብና ደቡብ ኢትዮጵያ አንጋፋ ገበያ ሲል የሚጠራት ጅማ በአንድ የበጋ ገበያ ቀን እስከ ሰላሳ ሺህ ሰው ይገበያይባት እንደነበር ይናገራል። በጅማ የቀድሞ የጅማ ነግስታት የገነቧቸው አንዳንድ ቅሪቶች እንደ የአባ ጅፋር ቤተ መንግስት ያሉ ዛሬም ይታያሉ። በከተማዋ አንድ ሙዚየም፣ አንድ ዩኒቨርስቲ፣ የተለያዩ ኮሌጅች፣ የኢንዱስትሪ ፓርክ፣ የተለያዩ ገበያ ማዕከሎችና አንድ ኤርፖርት ይገኙባታል።"} {"id": "5851", "contents": "1 January 1241 - 4 September 1241 እ.ኤ.ኣ. = 1233 ዓ.ም. 5 September 1241 - 31 December 1241 እ.ኤ.ኣ. = 1234 ዓ.ም."} {"id": "6205", "contents": "1 January 1064 - 3 September 1064 እ.ኤ.ኣ. = 1056 ዓ.ም. 4 September 1064 - 31 December 1064 እ.ኤ.ኣ. = 1057 ዓ.ም."} {"id": "50267", "contents": ""} {"id": "6601", "contents": "1 January 873 - 1 September 873 እ.ኤ.ኣ. = 865 ዓ.ም. 2 September 873 - 31 December 873 እ.ኤ.ኣ. = 866 ዓ.ም."} {"id": "6613", "contents": "1 January 867 - 2 September 867 እ.ኤ.ኣ. = 859 ዓ.ም. 3 September 867 - 31 December 867 እ.ኤ.ኣ. = 860 ዓ.ም."} {"id": "3727", "contents": "ማፑቶ (በፖርቱጋልኛ: Maputo) የሞዛምቢክ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር (1998 ዓ.ም.) የአካባቢውን ኗሪ ሲጨመር 1,800,000 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 1,200,000 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 25°58′ ደቡብ ኬክሮስ እና 32°35′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል። ፖርቱጊዙ ዠብደኛ ሉሬንሶ ማርኬስ ዙሪያውን በ1536 ዓ.ም. በመርከብ ተጓዘ። በ1868 ዓ.ም. (1876 እ.ኤ.አ.) ከተማው ተመሰርቶ ስሙ እሱን ለማክበር ሎሬንሶ ማርኬስ ሆነ። በ1890 ዓ.ም. የቅኝ አገሩ መቀመጫ ሆነ። ዳሩ ግን ሞዛምቢክ ነጻ ከወጣ በኋላ፣ ስሙ በ1968 ዓ.ም. ወደ ማፑቶ ተለወጠ።"} {"id": "3751", "contents": "ኒያሜ የኒጀር ዋና ከተማ ነው። በ1918 ዓ.ም. የፈረንሳይ ቅኝ መንግሥት መቀመጫ ሆነ። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር በ1994 ቆጠራ 674,950 ነበረ። ከተማው 13°32′ ሰሜን ኬክሮስ እና 02°05′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል።"} {"id": "3781", "contents": "ባስቴር (Basseterre) የሴንት ኪትስ ኤንድ ኔቪስ ዋና ከተማ ነው። የተመሠረተው በ1619 ዓ.ም. በፈረንሳዊው ሴር ፒየር በላን ደስናምቡክ ነበረ። ከዚያ የፈረንሳይ ካሪቢያን ደሴቶች ሁሉ ዋና ከተማ ሆነ። እንግሊዞች በ1719 ሴንት ኪትስ (ቅዱስ ክሪስቶፍ) ደሴት በማረኩ ጊዜ የደሴቱ ዋና ከተማ አደረጉት። ከተማው ብዙ ጊዜ በጦርነት፣ ቤሳት፣ በምድር መንቀጥቀጥ፣ በጎርፍ፣ በሁከትና በአውሎ ንፋስ ጠፍቷል። አሁን የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር (1992 ዓ.ም.) 15,500 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 17°18′ ሰሜን ኬክሮስ እና 62°44′ ምዕራብ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል።"} {"id": "7147", "contents": "1 January 601 - 31 August 601 እ.ኤ.ኣ. = 593 ዓ.ም. 1 September 601 - 31 December 601 እ.ኤ.ኣ. = 594 ዓ.ም."} {"id": "7987", "contents": "1 January 174 - 27 August 174 እ.ኤ.ኣ. = 166 ዓ.ም. 28 August 174 - 31 December 174 እ.ኤ.ኣ. = 167 ዓ.ም."} {"id": "8107", "contents": "1 January 115 - 28 August 115 እ.ኤ.ኣ. = 107 ዓ.ም. 29 August 115 - 31 December 115 እ.ኤ.ኣ. = 108 ዓ.ም."} {"id": "8365", "contents": "ጋብሬል ጋርሺያ ማርኬዝ (ኮሎምቢያ) ፓውሎ ኮሄሎ (ብራዚል) ፓብሎ ኔሩዳ (ቺሌ)"} {"id": "13177", "contents": "ኳድራቲክ ተብሎ የሚታወቀው የሂሳብ እኩልዮሽ ይህን ይመስላል፦ a x 2 + b x + c = 0 , {\\displaystyle ax^{2}+bx+c=0,\\,} x ተለዋዋጭ ዋጋን ሲወክል a, b, and c ደግሞ ቋሚ ዋጋን ይወክላል። በነገራችን ላይ a ≠ 0 አለዚያ a = 0 ከሆነ ስሌቱ ሊኒያር እኩልዮሽ ወይም ቀጠተኛ እኩልዮሽ ይሆናል ማለት ነው። እኩልዮሹን እውነት ለማድረግ ተለዋዋጭ ዋጋው በሚከተለው አይነት ሊሰላ ይገባል፡ - x = − b ± b 2 − 4 a c 2 a , {\\displaystyle x={\\frac {-b\\pm {\\sqrt {b^{2}-4ac}}}{2a}},} ከቋሚ ዋጋወቹ በዚህ መንገድ ሁለቱን መልሶች ካገኘን በኋላ እኩልዮሹን ፈታን ወይንም መልሱ አገኘን ብለን እንናገራለን ማለት ነው።"} {"id": "13351", "contents": "I / i በላቲን አልፋቤት ዘጠኝኛው ፊደል ነው። በእንግሊዝኛ የፊደሉ ስም አጠራር /አይ/ ሲሆን፣ ይህ ታላቅ የአናባቢ መፈራረቅን ያንጸባርቃል። ባብዛኛው ቋንቋዎች ግን በተለመደው የአናባቢ «ኢ» ን ድምጽ ኃይል ይወክላል። የ«I» መነሻ ከቅድመ-ሴማዊ ጽሕፈት «ዮድ» እንደ ሆነ ይታስባል። በዚህ ጽሕፈት ፊደሉ የክንድ ስዕል መስለ። ለዚህም ተመሳሳይ የግብጽ ሀይሮግሊፍ ነበር፤ የግብጽኛ ተናባቢ ድምጽ ምልክቶች በሚል አጠራር ለድምጹ «ዐ» ይጠቀም ነበር። በሴማውያን ፊደል ግን ለ«ይ» ይጠቀም ጀመር። ቅርጹ ከዚያ በፊንቄ (ከነዓን) ሰዎች ተለማ። በፊንቄ ጽሕፈት የፊደሉ ዮድ ድምጽ እንደ ተናባቢ («ይ») ሲሆን በግሪክ አልፋቤት ደግሞ እንደ አናናቢው ኢዮታ ለ «ኢ» ተጠቀመ። የላቲን I ከዚህ ሲሆን ደግሞ ለ«ይ»፣ «ኢ» እና ለሮማይስጡ ቁጥር ፩ ተጠቀመ። በቃል መጨረሻ ሲደረብ እንደ -ii ሲጻፍ፣ ቅርጹ እንደ -ij ይምሰል ጀመር። ከ1516 ዓ.ም. ጀምሮ ቅርጹ «J» ለተናባቢው «ይ» እና ቅርጹ «I» ለአናባቢው «ኢ» ይለያዩ ጀመር። በግዕዝ አቡጊዳ ደግሞ «የ» («የመን») የሚለው ፊደል ከቅድመ-ሴማዊው «ዮድ» ስለ መጣ፣ የላቲን «I» ዘመድ ሊባል ይችላል። «i» ደግሞ በሥነ ቁጥር በተመከለተው የአቅጣጫ ቁጥር ሊወክል ይችላል። በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ I የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ።"} {"id": "9499", "contents": "ቋንቋ የድምጽ፣ የምልክት ወይም የምስል ቅንብር ሆኖ ለማሰብ ወይም የታሰበን ሃሳብ ለሌላ ለማስተላለፍ የሚረዳ መሳሪያ ነው። በአጭሩ ቋንቋ የምልክቶች ስርዓትና እኒህን ምልክቶች ለማቀናበር የሚያስፈልጉ ህጎች ጥንቅር ነው። ቋንቋዎችን ለመፈረጅ እንዲሁም ለመክፈል የሚያስችሉ መስፈርቶችን ለማስቀመጥ ባለው ችግር ምክንያት በአሁኑ ሰዓት በርግጠኝነት ስንት ቋንቋ በዓለም ላይ እንዳለ ማወቅ አስቸጋሪ ነው። እንደ ተለያየ መስፈርት ግምት ከ3000 እስክ 7000 ቋንቋዎች በአለም ላይ እንዳሉ ስምምነት አለ። የሰው ልጅ ቋንቋ በተፈጥሮ የሚገኝ ሲሆን ህጻናት ቋንቋን በደመ ነፍስ ይማራሉ። በተፈጥሮ የሚገኙ የሰው ልጅ ቋንቋዎች ከድምጽና ከየሰውነት ክፍሎች ምልክት ይፈጠራሉ። በሺሆች የሚቆጠሩ የሰው ልጆች ቋንቋዎች ቢኖሩም የሁሉም የጋራ የሆኑ ቋሚ ጸባዮች አሏቸው። እኒህ ቋሚ ጸባዮች በሁሉም የተፈጥሮ ቋንቋውች ሠርጸው የሚገኙ እንጂ ላንዱ ሰርተው ላንዱ የማይሰሩ አይደሉም። የቋንቋ ጥናት በር:ቋንቋ በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ Language የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ። (ይህ ቋንቋ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "4513", "contents": "1 January 1905 - 10 September 1905 እ.ኤ.ኣ. = 1897 ዓ.ም. 11 September 1905 - 31 December 1905 እ.ኤ.ኣ. = 1898 ዓ.ም."} {"id": "13783", "contents": "ተኖረና ተሞተ (69)አንዲት እድሜ ልኩዋን በድህነት የኖረች አሮጊት በነ አለቃ ገብረሀና ሰፈር ውስጥ ታርፍና ሰው ለቀብር ጉድ ጉድ ሲልና ሲሯሯጥ ሲጣደፍ አለቃ በዚያው መንገድ ሲያልፉ “ምንድን ነው እጅብ እጅቡ” ብለው ይጠይቃሉ። “እንዴ አለቃ አልሰሙም እንዴ ?”፥ “ምኑን?”፥ “ያቺ ደሀ አሮጊት መሞቷን?”። አለቃም ቀጠል ያደርጉና “አሄሄሄ ተኖረና ተሞተ?” ብለው ተናገሩ። በህይወትም እያለች የቁም ሙት ሞታለች ያም ኑሮ ሆኖ ሞት ለሷም መጣባት ወይ እንደማለት ነው።"} {"id": "12901", "contents": "ድመት አንስተኛ ስጋ በሊታ እንስሳ ስትሆን እቤት ውስጥ አይጥና የመሳሰሉትን ተውሳኮች ለመያዝ ታገለግላለች። ድመት በአሁኑ ጊዜ ከሁሉም እንስሳ በላይ በቤት እንስሳነቱዋ ተፈላጊነትን ያላት ናት። ተመራማሪወች የድመትን ለማዳነት ቢያንስ ቢያንስ 9500 ዓመት እንደሚሞላው ሊያረጋግጡ ችለዋል። የቤት እንስሳ ድመቶች እንዳሉ ሁሉ በየዱሩም የሚላወሱ፣ ምግባቸውን አድነው መብላት የሚችሉ ድመቶችም አሉ። ለማደን እንዲረዳቸውም አይናቸው የሰው ልጅ ማየት ከሚችልበት 1/6ኛ ብርሃን ውስጥ እንኳ ይሰራል፣ ጆሮዋቸውም ከሰውና ከውሻ ይልቅ በጣም ሃይለኛ ነው፣ አፍንጫቸውም እንዲሁ። የድመቶች ድክመት ምንድን ነው፣ ስኳር ስኳር የሚልን ነገር መቅመስ አይችሉም፣ ከዚ በተረፈ አይናቸው ከአረንጓዴና ሰማያዊ ቀለማት ውጭ መለየት አይችልም። ለምሳሌ ቀይና አረንጓዴ ለድመት አንድ አይነት ቀለም ነው። የድመት አስተኔ በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ ድመት የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ። The portrait of the Abyssinian cat in Animal Planet's Cats 101 (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "19609", "contents": "ኬፕ ታውን በደቡብ አፍሪቃ ውስጥ የምትገኝ በሕዝብ ቁጥር ሁለተኛ የሆነች ከተማ ናት። በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ Cape Town የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) sisay media ተጨማሪ ማወቅ ከፈለጋቹ ሲሳይ ሚዲያ ብላቹ ዩቲዩብ ላይ ፈልጉ"} {"id": "11737", "contents": ""} {"id": "20689", "contents": "ከአማት መኖር መጋማት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ከአማት መኖር መጋማት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "16195", "contents": "ቺክን ክሬም ሱፕ (ለ10 ሰው) አስፈላጊ ጥሬ ዕቃዎች  3 መካከለኛ ጭልፋ (300 ግራም) በስሎ የተገረደፈ የዶሮ ስጋ  1 መካከለኛ ጭልፋ (150 ግራም) ደቆ የተከተፈ ቀይ ሽንኩርት 1 መካከለኛ ጭልፋ (150 ግራም) ደቆ የተከተፈ የባሮ ሽንኩርት  1 መካከለኛ ጭልፋ (150 ግራም) የደቀቀ የሲለሪ ግንድ  5 የሾርባ ማንኪያ ፉርኖ ዱቄት  1 ሊትር ወተት  4 ሊትር ቺክን ስቶክ (የዶሮ መረቅ)  ቡኬጋርኒ  1 የሻይ ማንኪያ ጨው  1 የሻይ ማንኪያ ቁንዶ በርበሬ  3 የሾርባ ማንኪያ የገበታ ቅቤ አዘገጃጀት 1. ቅቤውን በወፍራም ብረት ድስት ማቅለጥና ማሞቅ፣ 2. ሽንኩርት፣ ባሮና ሲለሪውን መጨመር፣ 3. እንዳይቀላ በጥንቃቄ ማብሰል፣ 4. ዱቄቱን ጨምሮ ነጣ ያለ አሸዋማ መልክ ቀለም እስኪያወጣ በደንብ ማማሰል፣ 5. መረቁን አሙቆ ጠብ እያደረጉ እንዳይጓጉል በማማሰል መረቁን ጨርሶ መጨመር፣ 6. እስኪፈላ እንዳይዝ አልፎ አልፎ ማማሰል፣ 7. ቡኬጋርኒውን ጨምሮ ማማሰል፣ 8. ጨውን ማስተካከልና ቁንዶ በርበሬውን መጨመር፣ 9. እንዲፈላ መተው፣ 10. መካከለኛ ውፍረት እስኪያገኝ ድረስ ማቆየት፣ 11. ቡኬጋርኒውን ማውጣት፣ 12. በማጥለያ ካጠለሉ በኋላ መልሶ ጥዶ ወተት መጨመር፣ 13. የዶሮውን ስጋ ጨምሮ ማቅረብ፡፡"} {"id": "17425", "contents": "በ1833 ዓ.ም. በቄሱ ቻርለስ ዊሊየም ኢዘንበርግ በለንደን፣ እንግሊዝ የታተመው የአማርኛና እንግሊዝኛ መዝገበ ቃላት ከጎን ይታያል። መጽሐፉ፣ በመጀመሪያ ክፍሉ አማርኛን ወደ እንግሊዝኛ ሲተረጉም በሁለተኛ ክፍሉ መልሶ እንግሊዝኛን ወደ አማርኛ ይተረጉማል።"} {"id": "20755", "contents": "ዋቢ ያለው ያመልጣል ዋቢ የሌለው ይሰምጣል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዋቢ ያለው ያመልጣል ዋቢ የሌለው ይሰምጣል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "18487", "contents": "ቁጥር ነባራዊ ቁጥር ኦይለር ቁጥር ፓይ የአቅጣጫ ቁጥር"} {"id": "20791", "contents": "ውል ያዋውላል ታንኳ ያሻግራል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ውል ያዋውላል ታንኳ ያሻግራል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20833", "contents": "ዘመድና ፍየል ቤት አጥፊ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዘመድና ፍየል ቤት አጥፊ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "17683", "contents": "^ 1854፣ Dufour፣ abyssinia"} {"id": "20161", "contents": "ነገር ያለዳኛ ትብትብ ያለመጫኛ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21109", "contents": "የሚያልፍ ቀን የማያልፈውን ስም ያወርሳል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሚያልፍ ቀን የማያልፈውን ስም ያወርሳል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21115", "contents": "የሚያልፍ ዝናም አይምታህ የሚያድግ ልጅ አይጥላህ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሚያልፍ ዝናም አይምታህ የሚያድግ ልጅ አይጥላህ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "16537", "contents": "ቀና ቢታጣ ይመለመላል ጎባጣ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የጨነቀው እርጉዝ ያገባል"} {"id": "30979", "contents": "[[ስዕል:|thumb|300px| ሸፕሰስካሬ]] ሸፕሰስካሬ የግብጽ የቀድሞ ዘመነ መንግሥት ፈርዖን ነበረ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "21823", "contents": "ያውቃል ብሎ ይሾሟል ያምራል ብሎ ይሸልሟል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያውቃል ብሎ ይሾሟል ያምራል ብሎ ይሸልሟል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22597", "contents": "ሩማን ወይም ሮማን (ሮማይስጥ፦ Punica granatum) ኢትዮጵያ ውስጥ እንዲሁም በዓለም የሚገኝ ተክል ነው። በሩማን ወገን ውስጥ አንድ ሌላ ዝርያ ብቻ አለ፤ እሱም የሱቁጥራ ሩማን (P. protopunica) ሲሆን መገኛው የየመን ደሴት ሱቁጥራ ነው። በብዙ አገራት ይታረሳል፣ በብዛት በእስያ፣ በሕንድ ይታረሳል። በሕንድ ባሕል መድሃኒት («አዩርቬዳ») ደግሞ ይጠቀማል። በኢትዮጵያ ብዙ ጊዜ የማይታረስ፣ በአንዳንድ አጥር ግቢ ይገኛል። ፍሬው ቁርጥ አርጎ የሚስብ ነው፣ ለተቅማጥና ለተመሳሳይ ይበላል። ቅጠሉ ትልን ለመግደል ይጠቀማል፣ አንዳንዴም እንደ ሰላጣ ይበላል። ቅርንጫፎቹ የወለል መጥረጊያ ለመሥራት ያገልግላሉ። ^ አማራ ጌታሁን - SOME COMMON MEDICINAL AND POISONOUS PLANTS USED IN ETHIOPIAN FOLK MEDICINE March 1976 እ.ኤ.አ."} {"id": "22603", "contents": "ሰሪቲ፣ ሰሪቴ ወይም ቀስተኒቻ (Asparagus) በኢትዮጵያና በዓለም ውስጥ የሚገኝ ተክል ወገን ነው። የሴት ቀስት የሰሪቲ ዝርያ (A. Africanus) ነው። በባህል መድሃኒት፣ የሰሪቲ ድንቼ ሥር ለአቀዥቃዥና ለአባለዘር በሽታ እንደ ጠቀመ ተዘግቧል። «የሴት ቀስት» ዝርያ ሥር በዶሮ ወጥ ተጨምሮ ለአለመቻል እንዲጠቅም ተብሏል። ^ አማራ ጌታሁን - SOME COMMON MEDICINAL AND POISONOUS PLANTS USED IN ETHIOPIAN FOLK MEDICINE March 1976 እ.ኤ.አ. ^ የዘጌ ልሳነ ምድር ባህላዊ መድሃኒት ጥናት 1999 ዓም ከጥላሁን ተክለሃይማኖት፣ ሚሩጸ ጊዳይ፣ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ"} {"id": "22615", "contents": "ስኳር ድንች (Ipomoea batatas) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው። በግብርና በኩል፣ የስኳር ድንች ወይም ዘሩን በመዝራት ወይም በእፃዊ ተዋልዶ ሊስፋፋ ይችላል።"} {"id": "31231", "contents": "ሬክታይድ ሪግዴርግ በአይርላንድ አፈ ታሪክ ከ426 እስከ 406 ዓክልበ. ግድም ድረስ የአየርላንድ ከፍተኛ ነጉሥ ነበር። የአይርላንድ ታሪኮች እንዳሉት የሬኽታይድ ዘመን ለ20 ዓመታት ቆየ። በተለይ የላውድ አቆጣጠሮች (1014 ዓም ተቀነባብሮ) እና የድሮ አቆጣጠር በመከተል፣ ይህ ከ426 እስከ 406 ዓክልበ. ድረስ ይሆናል። (በኋላ የታዩት ታሪኮች ግን ከዚያ በፊት ያደርጉታል።) (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "22687", "contents": "ኣመራሮ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው። በፍቼ ወረዳ በተደረገ ጥናት ዘንድ፣ ቅጠሉ ተደቅቆ ቢንቢን ለመከልከል በቆዳ ላይ ይቀባል። ^ የፍቼ፣ ኦሮሚያ ባህላዊ መድሃኒት ጥናት 2006 ዓም ከዓቢዩ እኒየው እና ሌሎች፣ ጎንደርና አዲስ አበባ ኡኒቨርሲቲዎች ሥነ ፍጥረት ኮሌጆች"} {"id": "22729", "contents": "እንክርዳድ (Lolium temulentum) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።"} {"id": "22735", "contents": "እጸ ጳጦስ (Dracaena steudneri) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው። ለሜርቆ ወይም Dracaena afromontana ይዛመዳል። ቅጠሉ የዳቦን ሊጥ ለመጠቅለል ይጠቀማል። የጌጥ ዛፍ በመሆኑ የእርሻው ጫፍ ለማመልከት ይችላል። እንጆሪ ፍሬው በወፍ ይበላል። የተክሉ ጥቅሞች በእንግሊዝኛ"} {"id": "22213", "contents": "ጃርት ያስደነገጠው ዱባ ይመስላል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ጃርት ያስደነገጠው ዱባ ይመስላል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22225", "contents": "ጅራፍ እሱው ይገርፍ እሱው ይለፍ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ጅራፍ እሱው ይገርፍ እሱው ይለፍ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "35923", "contents": "የ2010 እ.ኤ.አ. ፊፋ የዓለም ዋንጫ ምድብ ቢ ከሰኔ ፭ እስከ ሰኔ ፲፭ ቀን ፳፻፪ ዓ.ም. ተካሄዷል። በዚህ ምድብ ውስጥ የአርጀንቲና፣ ግሪክ፣ ደቡብ ኮሪያ እና ናይጄሪያ ቡድኖች ነበሩ። ሁሉም ሰዓታት በደቡብ አፍሪቃ ሰዓት (UTC+2) ናቸው። ^ ሀ ለ ሐ መ ሠ ረ ሰ ሸ ቀ በ \"(እንግሊዝኛ) Referee designations for matches 1-16\" (PDF). FIFA.com. Fédération Internationale de Football Association. Archived from the original on 5 July 2010. በ5 June 2010 የተወሰደ. ^ ሀ ለ ሐ መ \"(እንግሊዝኛ) Tactical Line-up – Group B – Korea Republic-Greece\" (PDF). FIFA.com. Fédération Internationale de Football Association. Archived from the original on 4 July 2010. በ13 June 2010 የተወሰደ. ^ ሀ ለ ሐ መ \"(እንግሊዝኛ) Tactical Line-up – Group B – Argentina-Nigeria\" (PDF). FIFA.com. Fédération Internationale de Football Association. Archived from the original on 5 July 2010. በ13 June 2010 የተወሰደ. ^ ሀ ለ ሐ መ ሠ ረ ሰ ሸ ቀ በ \"(እንግሊዝኛ) Referee designations for matches 17-24\" (PDF). FIFA.com. Fédération Internationale de Football Association."} {"id": "43729", "contents": "አደም በእስልምና ለመጀመርያ ጊዘ የተላከዉ ነብይ በአፈጣጠርም የመጀመርያዉ ሰዉ ነዉ። ለዚህ ሰው በመጽሐፍ ቅዱስ፣ አዳምን ይዩ። : ይህ ፡ አጭር ፡ ሃይማኖት ፡ ነክ ፡ ጽሑፍ ፡ መሠረት ፡ ወይም ፡ መዋቅር ፡ ነው። እርስዎ ፡ ሊያስፋፉት ፡ ይችላሉ!"} {"id": "47905", "contents": "ሦስት በተራ አቆጣጠር ከሁለት የሚከተለው ቁጥር ነው። ምልክቱ ከግዕዝ እንደ ተወረሰ ፫ ነው፣ ይህም ከግሪክ አልፋቤት ፫ኛው ፊደል ጋማ (በትልቁ «Γ») እንደ ተወሰደ ይታመናል። በብዙ ልሳናት የሚገኘው ምልክት 3 ከሕንዳዊ ቁጥር ምልክቶች ተደረጀ። እነዚህ ምልክቶች በአውሮፓ ከ968 እና 1550 ዓም መካከል እየተደረጁ ተቀባይነት አገኙ። ከዚያ አስቀድሞ በሮማውያን ቁጥር ምልክቶች የ«ሦስት» ምልክት «III» (ወይም «iij») ነበር።"} {"id": "48277", "contents": "ግራጽ (ጀርመንኛ፦ Graz) የኦስትሪያ ከተማ ነው።"} {"id": "44389", "contents": "ሴሶስትሪስ (ግሪክኛ፦ Σέσωστρις) በታሪክ ጸሐፊዎች ሄሮዶቶስ፣ ዲዮዶሮስ ሲኩሉስ፣ ስትራቦንና ማኔጦን የተጠቀሰ የግብጽ ፈርዖን ነበር። ማኔጦን በ2 ሰኑስረት (ወይም ሰንዎስረት) እና በተከታዩ በ3 ሰኑስረት ፈንታ ለሁለቱ አንድ ስም ብቻ አለው፤ እሱም «ሴሶስትሪስ» ሲሆን ለ፵፰ ዓመታት እንደ ገዛ ይለናል። ፫ ሰኑስረት ቢያንስ በከነዓን እስከ ሴኬም ድረስ በ1884 ዓክልበ."} {"id": "49495", "contents": "ሳንኸንሬ መንቱሆተፒ (ወይም «7 መንቱሆተፕ») በላይኛ ግብጽ በ2ኛው ጨለማ ዘመን (16ኛው ሥርወ መንግሥት) ምናልባት 1636-1635 ዓክልበ. አካባቢ የገዛ ፈርዖን ነበረ። ስሙ «ሳንኸንሬ መንቱሆተፒ» የሚታወቀው ከአንዳንድ ቅርስ ነው። በካርናክ የተገኘ ጽላት «የጤቤስ ንጉስ» እንደ ተባለ ከሂክሶስም ጋር እንደ ተዋጋ ይገልጻል። «ሳንኸንሬ» በሚል በአንድ ጥንዚዛ ቅርጽ ሁለት እስፊንክስ ምስሎች በኤድፉ በ1916 ዓም ተገኙ፣ አንዱ «ሳንኸንሬ» ሲል ሌላው «መንቱሆተፒ» ይላል። በቶሪኖ ቀኖና ዝርዝር ላይ «ሰ...ኧንሬ» ለ1 ዓመት እንደ ገዛ ይላል። ሙሉ ስም አሁን ሊነብብ አይቻልም።"} {"id": "49645", "contents": "ሰኸምሬ ሄሩሂርመዓት አንጠፍ በላይኛ ግብጽ በ2ኛው ጨለማ ዘመን (17ኛው ሥርወ መንግሥት) ለአጭር ወራት ምናልባት 1568 ዓክልበ. አካባቢ በሂክሶስ ዘመን የገዛ ፈርዖን እንደ ነበረ ይታመናል። ስሙ ከአንድ የሬሳ ሳትን ሐውልት ብቻ ይታወቃል።"} {"id": "4515", "contents": "1 January 1904 - 10 September 1904 እ.ኤ.ኣ. = 1896 ዓ.ም. 11 September 1904 - 31 December 1904 እ.ኤ.ኣ. = 1897 ዓ.ም."} {"id": "4527", "contents": "1 January 1898 - 9 September 1898 እ.ኤ.ኣ. = 1890 ዓ.ም. 10 September 1898 - 31 December 1898 እ.ኤ.ኣ. = 1891 ዓ.ም."} {"id": "4533", "contents": "1 January 1895 - 10 September 1895 እ.ኤ.ኣ. = 1887 ዓ.ም. 11 September 1895 - 31 December 1895 እ.ኤ.ኣ. = 1888 ዓ.ም."} {"id": "4701", "contents": "1 January 1812 - 9 September 1812 እ.ኤ.ኣ. = 1804 ዓ.ም. 10 September 1812 - 31 December 1812 እ.ኤ.ኣ. = 1805 ዓ.ም."} {"id": "4791", "contents": "1 January 1767 - 9 September 1767 እ.ኤ.ኣ. = 1759 ዓ.ም. 10 September 1767 - 31 December 1767 እ.ኤ.ኣ. = 1760 ዓ.ም."} {"id": "46945", "contents": "ኔፕዪዶ የምየንማ ዋና ከተማ ሲሆን ከመጋቢት 17 ቀን 1998 ከያንጎን ተዛወረ።"} {"id": "5025", "contents": "1 January 1650 - 7 September 1650 እ.ኤ.ኣ. = 1642 ዓ.ም. 8 September 1650 - 31 December 1650 እ.ኤ.ኣ. = 1643 ዓ.ም."} {"id": "5031", "contents": "1 January 1647 - 8 September 1647 እ.ኤ.ኣ. = 1639 ዓ.ም. 9 September 1647 - 31 December 1647 እ.ኤ.ኣ. = 1640 ዓ.ም."} {"id": "5061", "contents": "1 January 1632 - 7 September 1632 እ.ኤ.ኣ. = 1624 ዓ.ም. 8 September 1632 - 31 December 1632 እ.ኤ.ኣ. = 1625 ዓ.ም."} {"id": "50047", "contents": "ወደ ሮማውያን በአዲስ ኪዳን የመጀመሪያው መልዕክት ሲሆን ቅዱስ ጳውሎስ በቆሮንጦስ እያለ በ፶፮ - ፶፰ ዓ.ም. የጻፈው መልዕክት ነው ። ከመልዕክቶቹ ሁሉ ረዥም ይኸው ወደ ሮማውያን ነው ፣ በ፲፮ ምዕራፎች ይከፈላል ። ይህኛው ምዕራፍ ፩ ሲሆን ፴፪ ንዑስ ክፍሎችን ያካትታል ። ቅዱስ ጳውሎስ ለሮማውያን መልዕክቱን የጻፈበት ምክኒያት አይሁዳውያንና ሮማውያን በሰላም አንድላይ በሮም ለብዙ ዘመን ሲኖሩ ቆይተው ክርስትና በተመሠረተበት ወቅት ፣ አይሁዳውያን ክርስቶስ እኛን ነው የመረጠን ለመንግሥቱ እናንተን አይደለም... ሲሊ ሮማውያን ደግሞ እናንተ ሰቀላችሁት እንጂ ምን አረጋቹህለት... እየተባባሉ እርስበርሳቸው ጥል ስለፈጠሩ እነሱን ለማስታረቅ ጻፈው ። መገለጥ ያለበት የእግዚአብሔር ቃል ስለሆነም ጻፈው ። የሐዋርያው ጳውሎስ መልዕክት ወደ ሮማውያን ምዕራፍ ፩ 1-2፤ሐዋርያ፡ሊኾን፡የተጠራ፡የኢየሱስ፡ክርስቶስ፡ባሪያ፡ጳውሎስ፥በነቢያቱ፡አፍ፣በቅዱሳን፡መጻሕፍት፡ አስቀድሞ፡ተስፋ፡ለሰጠው፡ለእግዚአብሔር፡ወንጌል፡ተለየ። 3-4፤ይህም፡ወንጌል፡በሥጋ፡ከዳዊት፡ዘር፡ስለ፡ተወለደ፥እንደ፡ቅድስና፡መንፈስ፡ግን፡ከሙታን፡መነሣት፡ የተነሣ፡በኀይል፡የእግዚአብሔር፡ልጅ፡ኾኖ፡ስለተገለጠ፣ስለ፡ልጁ፡ነው፤ርሱም፡ጌታችን፡ኢየሱስ፡ክርስቶስ፡ ነው። 5፤በርሱም፡ስለ፡ስሙ፡በአሕዛብ፡ዅሉ፡መካከል፡ከእምነት፡የሚነሣ፡መታዘዝ፡እንዲገኝ፡ጸጋንና፡ ሐዋርያነትን፡ተቀበልን፤ 6፤በእነርሱም፡መካከል፡የኢየሱስ፡ክርስቶስ፡ልትኾኑ፡የተጠራችኹ፡እናንተ፡ደግሞ፡ናችኹ። 7፤በእግዚአብሔር፡ለተወደዳችኹና፡ቅዱሳን፡ልትኾኑ፡ለተጠራችኹ፡በሮሜ፡ላላችኹት፡ዅሉ፥ከእግዚአብሔር፡ ከአባታችን፡ከጌታም፡ከኢየሱስ፡ክርስቶስ፡ጸጋና፡ሰላም፡ለእናንተ፡ይኹን። 8፤እምነታችኹ፡በዓለም፡ዅሉ፡ስለ፡ተሰማች፡አስቀድሜ፡ስለ፡ዅላችኹ፡አምላኬን፡በኢየሱስ፡ክርስቶስ፡ አመሰግናለኹ። 9-10፤በልጁ፡ወንጌል፡በመንፈሴ፡የማገለግለው፡እግዚአብሔር፡ምስክሬ፡ነውና፤ምናልባት፡ብዙ፡ቈይቼ፡ ወደ፡እናንተ፡አኹን፡እንድመጣ፡በእግዚአብሔር፡ፈቃድ፡መንገዴን፡እንዲያቀናልኝ፡እየለመንኹ፡ዅልጊዜ፡ ስጸልይ፡ስለ፡እናንተ፡ሳላቋርጥ፡አሳስባለኹ። 11፤ትጸኑ፡ዘንድ፡መንፈሳዊ፡ስጦታ፡እንዳካፍላችኹ፡ላያችኹ፡እናፍቃለኹና፤ 12፤ይህንም፡ማለቴ፡በመካከላችን፡ባለች፡በእናንተና፡በእኔ፡እምነት፡ዐብረን፡በእናንተ፡እንድንጽናና፡ነው። 13፤ወንድሞች፡ሆይ፥በሌላዎቹ፡አሕዛብ፡ደግሞ፡እንደ፡ኾነ፡በእናንተም፡ፍሬ፡አገኝ፡ዘንድ፡ብዙ፡ጊዜ፡ ወደ፡እናንተ፡ልመጣ፡እንዳሰብኹ፡እስከ፡አኹን፡ግን፡እንደ፡ተከለከልኹ፡ታውቁ፡ዘንድ፡እወዳለኹ። 14፤ለግሪክ፡ሰዎችና፡ላልተማሩም፥ለጥበበኛዎችና፡ለማያስተውሉም፡ዕዳ፡አለብኝ፤ 15፤ስለዚህም፡በሚቻለኝ፡መጠን፡በሮሜ፡ላላችኹ፡ለእናንተ፡ደግሞ፡ወንጌልን፡ልሰብክ፡ተዘጋጅቻለኹ። 16፤በወንጌል፡አላፍርምና፤አስቀድሞ፡ለአይሁዳዊ፡ደግሞም፡ለግሪክ፡ሰው፥ለሚያምኑ፡ዅሉ፡የእግዚአብሔር፡ ኀይል፡ለማዳን፡ነውና። 17፤ጻድቅ፡በእምነት፡ይኖራል፡ተብሎ፡እንደ፡ተጻፈ፡የእግዚአብሔር፡ጽድቅ፡ከእምነት፡ወደ፡እምነት፡በርሱ፡ ይገለጣልና። 18፤እውነትን፡በዐመፃ፡በሚከለክሉ፡ሰዎች፡በኀጢአተኝነታቸውና፡በዐመፃቸው፡ዅሉ፡ላይ የእግዚአብሔር፡ ቍጣ፡ከሰማይ፡ይገለጣልና፤ 19፤እግዚአብሔር፡ስለ፡ገለጠላቸው፥ስለ፡እግዚአብሔር፡ሊታወቅ፡የሚቻለው፡በእነርሱ፡ዘንድ፡ግልጥ፡ ነውና። 20-21፤የማይታየው፡ባሕርይ፥ርሱም፡የዘለዓለም፡ኀይሉ፥ደግሞም፡አምላክነቱ፥ከዓለም፡ፍጥረት፡ዠምሮ፡ ከተሠሩት፡ታውቆ፥ግልጥ፡ኾኖ፡ይታያልና፤ስለዚህም፡እግዚአብሔርን፡እያወቁ፡እንደ፡እግዚአብሔርነቱ፡ መጠን፡ስላላከበሩትና፡ስላላመሰገኑት፡የሚያመካኙት፡ዐጡ፤ነገር፡ግን፥በዐሳባቸው፡ከንቱ፡ ኾኑ፥የማያስተውለውም፡ልባቸው፡ጨለመ። 22፤ጥበበኛዎች፡ነን፡ሲሉ፡ደንቈሮ፡ኾኑ፥ 23፤የማይጠፋውንም፡የእግዚአብሔር፡ክብር፡በሚጠፋ፡ሰውና፡በወፎች፡አራት፡እግር፡ባላቸውም፡ በሚንቀሳቀሱትም፡መልክ፡መስለው፡ለወጡ። 24፤ስለዚህ፥ርስ፡በርሳቸው፡ሥጋቸውን፡ሊያዋርዱ፥እግዚአብሔር፡በልባቸው፡ፍትወት፡ወደ፡ርኩስነት፡ አሳልፎ፡ሰጣቸው፤ 25፤ይህም፡የእግዚአብሔርን፡እውነት፡በውሸት፡ስለ፡ለወጡ፥በፈጣሪም፡ፈንታ፡የተፈጠረውን፡ስላመለኩና፡ ስላገለገሉ፡ነው፤ርሱም፡ለዘለዓለም፡የተባረከ፡ነው፤አሜን። 26፤ስለዚህ፥እግዚአብሔር፡ለሚያስነውር፡ምኞት፡አሳልፎ፡ሰጣቸው፤ሴቶቻቸውም፡ለባሕርያቸው፡የሚገባውን፡ ሥራ፡ለባሕርያቸው፡በማይገባው፡ለወጡ፤ 27፤እንዲሁም፡ወንዶች፡ደግሞ፡ለባሕርያቸው፡የሚገባውን፡ሴቶችን፡መገናኘት፡ትተው፥ርስ፡በርሳቸው፡ በፍትወታቸው፡ተቃጠሉ፤ወንዶችም፡በወንዶች፡ነውር፡አድርገው፥በስሕተታቸው፡የሚገባውን፡ብድራት፡ በራሳቸው፡ተቀበሉ። 28፤እግዚአብሔርን፡ለማወቅ፡ባልወደዱት፡መጠን፥እግዚአብሔር፡የማይገባውን፡ያደርጉ፡ዘንድ፡ለማይረባ፡ አእምሮ፡አሳልፎ፡ሰጣቸው፤ 29፤ዐመፃ፡ዅሉ፥ግፍ፥መመኘት፥ክፋት፡ሞላባቸው፤ቅናትን፥ነፍስ፡መግደልን፥ክርክርን፥ተንኰልን፥ክፉ፡ ጠባይን፡ተሞሉ፤የሚያሾከሹኩ፥ 30፤ሐሜተኛዎች፥አምላክን የሚጠሉ፥የሚያንገላቱ፥ትዕቢተኛዎች፥ ትምክሕተኛዎች፥ክፋትን፡ የሚፈላለጉ፥ለወላጆቻቸው፡የማይታዘዙ፥ 31፤የማያስተውሉ፥ውል፡የሚያፈርሱ፥ፍቅር፡የሌላቸው፥ምሕረት፡ያጡ፡ናቸው፤ 32፤እንደነዚህ፡ለሚያደርጉት፡ሞት፡ይገባቸዋል፡የሚለውን፡የእግዚአብሔርን፡ሕግ፡እያወቁ፡እነዚህን፡ ከሚያደርጉ፡ጋራ፡ይስማማሉ፡እንጂ፡አድራጊዎች፡ብቻ፡አይደሉም።"} {"id": "6033", "contents": "1 January 1150 - 4 September 1150 እ.ኤ.ኣ. = 1142 ዓ.ም. 5 September 1150 - 31 December 1150 እ.ኤ.ኣ. = 1143 ዓ.ም."} {"id": "6483", "contents": "1 January 929 - 2 September 929 እ.ኤ.ኣ. = 921 ዓ.ም. 3 September 929 - 31 December 929 እ.ኤ.ኣ. = 922 ዓ.ም."} {"id": "6615", "contents": "1 January 866 - 1 September 866 እ.ኤ.ኣ. = 858 ዓ.ም. 2 September 866 - 31 December 866 እ.ኤ.ኣ. = 859 ዓ.ም."} {"id": "14499", "contents": "ሆድ ሲያውቅ ዶሮ ማታ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሆድ ሲያውቅ ዶሮ ማታ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ይህ አባባል የመጣው ድሮ ሰወች ኮሶ በሽታ ሲይዛቸው የኮሶ ፍሬ ጭማቂን ይጠጡበት ነበር። ጭማቂውን በሽተኛው ቀን ላይ ይጠጣውና ማታ ላይ ዶሮ ወጥ ይበላል። ነገር ግን መድሃኒቱ እጅግ ጎምዛዛ ስለነበር እንዲጠጣው ለማበረታታት <<ዶሮ ማታ ዶሮ ማት>> ይሉታል። እንግዲህ \"ሆድ ሲያውቅ ዶሮ ማታ>> ማለት ነገሩ አስከፊ ሆኖ በድለላ የምናደርገውን ስራ የሚገልጽ ነው።"} {"id": "6669", "contents": "1 January 839 - 2 September 839 እ.ኤ.ኣ. = 831 ዓ.ም. 3 September 839 - 31 December 839 እ.ኤ.ኣ. = 832 ዓ.ም."} {"id": "6675", "contents": "1 January 836 - 1 September 836 እ.ኤ.ኣ. = 828 ዓ.ም. 2 September 836 - 31 December 836 እ.ኤ.ኣ. = 829 ዓ.ም."} {"id": "7803", "contents": "1 January 277 - 28 August 277 እ.ኤ.ኣ. = 269 ዓ.ም. 29 August 277 - 31 December 277 እ.ኤ.ኣ. = 270 ዓ.ም."} {"id": "7839", "contents": "1 January 259 - 29 August 259 እ.ኤ.ኣ. = 251 ዓ.ም. 30 August 259 - 31 December 259 እ.ኤ.ኣ. = 252 ዓ.ም."} {"id": "11691", "contents": "መስከረም ፳፩ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፳፩ኛው ዕለት ነው። ከዚህ ቀን በኋላ እስከ ዓመቱ ፍጻሜ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፫፻፵፭ ቀናት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፫፻፵፬ ዕለታት ይቀራሉ። በዚህ ዕለት የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የቅድስት ማርያምን በዓል በማሰብ ትዘክረዋለች። ፲፬፻፵፮ ዓ/ም ዓፄ ዘርአ ያዕቆብ ኢየሱስ ክርስቶስ የተሰቀለበትን ግማደ መስቀሉንና ሌሎች ብዙ የቤተ ክርስቲያን ንዋያተ ቅድሳትን አምጥተው በግሸን ደብረ ከርቤ ማርያም አስቀመጡ። ፲፱፻፵፩ ዓ.ም ማኦ ዘዶንግ የቻይና ሕዝባዊ ሪፑብሊክን መመሥረት ይፋ አደረገ። ፲፱፻፶፫ ዓ.ም - ናይጄሪያ ነጻነቷን ከብሪታንያተቀዳጀች። ፲፱፻፶፬ ዓ.ም - የምስራቅ እና የምዕራብ ካሜሩን ክፍሎች ተዋህደው፣ የካሜሩን ፌዴራላዊ ሪፑብሊክን መሠረቱ። ፲፱፻፶፬ ዓ.ም - በአሜሪካ የጥቁሮች ሰብዓዊ መብት ትግል ጄምስ መሬዲዝ የተባለውን ጥቁር ተማሪ ወደ ሚሲሲፒ ዩኒቨርሲቲ መግባት በተከሰተው ግጭት ሁለት ሰዎች ሲሞቱ ሰባ አምሥት ሰዎች ደግሞ የአካል ጉዳት ደረሰባቸው። ፲፱፻፷፪ ዓ/ም - ለሟቹ የግብጽፕሬዚደንት ጋማል አብደል ናስር የቀብር ስርዓት የወጡ ወደ አምሥት ሚሊዮን የሚገመቱ አዘነተኞች በተነሳ ግርግር እና ግፊያ ብዙ ሰዎች ተጨፍልቀው ሞቱ። ፲፱፻፷፯ ዓ/ም - በፊሊፒንስ ከተማ ማኒላ ላይ በተካሄደው የቡጢ ውድድር ሞሐመድ አሊ ባላጋራውን ጆ ፍሬዘርን ከአሥራ አራት ዙር ግብግብ በኋላ በነጥብ ብልጫ አሸነፈ። ፲፱፻፶፰ - የሺጥላ ኮከብ ፲፱፻፸፰ - ጥሩነሽ ዲባባ (እንግሊዝኛ) http://news.bbc.co.uk/onthisday/hi/dates/stories/october/1 (እንግሊዝኛ) http://en.wikipedia.org/wiki/October_1"} {"id": "11709", "contents": ""} {"id": "11745", "contents": "ጥቅምት ፲፩ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፵፩ኛው እና የመፀው ፲፮ኛው ዕለት ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በዘመነ ሉቃስ ፫፻፳፭ ዕለታት ሲቀሩ፤ በዘመነ ዮሐንስ ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፫፻፳፬ ዕለታት ይቀራሉ። ፲፭፻፲፫ ዓ.ም - የፖርቱጋል ተወላጅ ፈርዲናንድ ማጄላን በደቡብ አሜሪካ ደቡባዊ ጫፍ ከአትላንቲክ ውቅያኖስ ወደ ሰላማዊ ውቅያኖስ መርከብ የሚያስተላልፍ በስሙም የሚጠራውን የማጄላን ስትሬይት (Magellan Straits) አገኘ። ፲፯፻፺፰ ዓ.ም. - በታዋቂው የብሪታንያ የባህር ኃይል አበጋዝ ሆሬሽዮ ኔልሰን መሪነት ከፈረንሳይና ከእስፓኛ ከተውጣጣ የባሕር ኃይል ጋር የትራፋልጋር ውጊያ (Battle of Trafalgar) እየተባለ በታሪክ በሚታወቀው ጦርነት የብሪታንያ ኃይል ድልን ተቀናጀ። ሆሬሽዮ ኔልሰንም በዚሁ ውጊያ ሞተ። ፲፰፻፵፯ ዓ.ም - የመጀመሪያዋ ሐጽናሚ (Medical Nurse) በመባል ስሟ የሚታወቀው ፍሎሬንስ ናይቲንጌል ከ፴፰ ሐጽናሚያን ጋር ወደ ክራይሚያ ጦርነት ዘመቱ። ፲፰፻፸፩ ዓ.ም - ከጨሊዛ (carbon) የተሠራ ክር በመጠቀም ቶማስ አልቫ ኤዲሰን የመጀመሪያውን የጾፓስ (electric) መብራት ብልቃጥ ሞከረ። ይኼውም መብራት ከመቃጠሉ በፊት ለ ፲፫ ሰዐት ተኩል አበራ። ፲፱፻፶፯ ዓ/ም - የሮማ ኦሊምፒክ የማራቶን ድል አድራጊው አበበ ቢቂላበቶክዮ ውድድር የራሱን የኦሊምፒክ ክብረ ወሰን በመስበር በ2 ሰዓት 12 ደቂቃ 11.2 ሰከንድ አዲስ የዓለም ክብረ ወሰን ድልን ተቀዳጀ። ከዚህ ድል ከሰላሳ ስድስት ቀናት በፊት ትርፍ አንጀቱን በቀዶ ሕክምና አስወግዶ ስለነበረ፣ ድሉን ለሁለተኛ ጊዜ ብቻ ሳይሆን ሳያገግም በአዲስ ክብረ ወሰን ማሸነፉ በማራቶን ውድድር እስካሁን ድረስ አቻ የለሽ ጀግና አድርጎ አስመስክሮለታል። ፲፱፻፹፩ዓ.ም - የቀድሞው የፊሊፒንስ ፕሬዚደንት ፈርዲናንድ ማርቆስና ሚስታቸው ኢሜልዳ ማርቆስ በማጭበርበር ወንጀል ኒው ዮርክ ተከሰሱ። ፲፰፻፳፮ ዓ.ም. - ዳይናማይትን የፈጠረ፤ ፖካርሲ (chemist) ፤ መሐንዲስ እና የጦር መሣሪያ ሠሪ የነበረው እንዲሁም የኖቤል ሽልማትን የመሠረተው የስዊድን ተወላጅ አልፍረድ በርንሃርድ ኖቤልበዚህ ዕለት ተወለደ። ፲፰፻፺፰ ዓ/ም - የጋናው የመጀመሪያ ጠቅላይ ሚኒስትር እና የመጀመሪያው ፕሬዚደንት ዶክቶር ክዋሜ ንክሩማ በዚህ ዕለት ተወለዱ። ፲፯፻፺፰ ዓ.ም. - ታዋቂው የብሪታንያ የባህር ኃይል አበጋዝ ሆሬሽዮ ኔልሰንበዚህ ዕለት አረፈ። ^ መስፍን አረጋ (ዲባቶ)፣ ሰገላዊ አማርኛ፣ ፳፻ ዓ.ም ^ መስፍን አረጋ (ዲባቶ)]]፣ ሰገላዊ አማርኛ፣ ፳፻ ዓ.ም ^ መስፍን አረጋ (ዲባቶ)]]፣ ሰገላዊ አማርኛ፣ ፳፻ ዓ.ም ^ መስፍን አረጋ (ዲባቶ]]፣ ሰገላዊ አማርኛ፣ ፳፻ ዓ.ም (እንግሊዝኛ) http://www.ghanaweb.com/GhanaHomePage/people/person.php?ID=177 (accessed Feb. 16, 2012)"} {"id": "50527", "contents": "፸፯ ፤ እንዲህም እናምናለን እንዲህም እንታመናለን የሃይማኖትም ጸሎት እንበል ። ፸፰ ፤ ጸሎተ ሃይማኖት (የሃይማኖት ጸሎት) በል ። ፸፱ ፤ ወደ ቀደመው ነገር እንመለስ ። ቅድስት ድንግልንም ለሁሉድንቅ የሚሆን የፅንሷን ነገር እንዲህ እያልን እንመርምራት ድንግል ሆይ እሳተ መለኮት በሆድሽ ባደረ ጊዜ ፊቱ እሳት ልብሱ እሳት ቀሚሱ እሳት ነው እንደምን አላቃጠለሽም ? ። ፹ ፤ ሰባት የእሳት ነበልባል መጋረጃ በሆድሽ ውስጥ ወዴት ተዘጋጀ ወዴትስ ተጋረደ ከጎንሽ በቀኝ ነውን ወይስ ከጎንሽ በግራ ነውን ትንሽ አካል ስትሆኚ ? ። ፹፩ ፤ የሚያንፀባርቅ ነደ እሳት የሚከበው ኪሩቤል የተሸከሙትን ዙፋን በሆድሽ ውስጥ በወዴት ተዘጋጀ ወዴትስ ተተከለ ታናሽ ሙሽራ ስትሆኚ ?"} {"id": "5793", "contents": "1 January 1270 - 4 September 1270 እ.ኤ.ኣ. = 1262 ዓ.ም. 5 September 1270 - 31 December 1270 እ.ኤ.ኣ. = 1263 ዓ.ም."} {"id": "11853", "contents": "ኅዳር ፰ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፷፰ተኛው እና የመፀው ወቅት ፵፫ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፪፻፺፰ ቀናት በ ዘመነ ዮሐንስ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፪፻፺፯ ቀናት ይቀራሉ። ፲፭፻፶፩ ዓ.ም. - በእንግሊዝ ቀዳማዊት ንግሥት ማርያም ስትሞት እህቷ ቀዳማዊት ኤልሳቤጥ አልጋውን ወርሳ ዘውድ ጫነች። ፲፰፻፵፰ ዓ.ም. - ዴቪድ ሊቪንግስተን በዛሬዎቹ ዛምቢያና ዚምባብዌ ላይ የሚገኘውን ታላቅ ፏፏቴ በማየት የመጀመሪያው አውሮፓዊ ሆነ። ይሄንኑም ፏፏቴ ለንግሥቱ ክብር የቪክቶሪያ ፏፏቴ ብሎ ሰየመው። ፲፰፻፷፪ ዓ.ም. - የሜዲተራንያ ባሕርንና ቀይ ባሕርን ያገናኘው የሱዌዝ ቦይ በደመቀና በታላቅ ሥነ ስርዐት ተመረቀ። ፲፱፻፶፯ ዓ/ም - ፲፩ ነጥብ ፬ ‘ሜጋዋት’ የሚያመነጨው የጢስ እሳት መብራት ኃይል ማመንጫ በዚህ ዕለት ተመርቆ ሥራ ላይ ዋለ። ፲፱፻፷፩ ዓ/ም - የሶቪዬት ኅብረት፣ አሰብ ላይ በዓመት ፭፻ ሺ ቶን የድፍድፍ ነዳጅ ማጣሪያ ለመገንባት የሚያስችለውን ውል ከኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት መንግሥት ጋር ተፈራረመ። ፲፱፻፷፯ ዓ/ም - ሻለቃ መንግሥቱ ኃይለ ማርያም (በኋላ ኮሎኔል) የኢትዮጵያ ጊዜያዊ ወታደራዊ መንግሥት (ደርግ) አንደኛ ምክትል ሊቀ መንበር ስማቸው ለመጀመሪያ ጊዜ ይፋ ተደረገ። ፲፱፻፺ ዓ.ም. - በግብጽ ስድስት አመጸኛ አክራሪዎች በሉክሶር ጥንታዊውን የ”ሀትሼፕሱት መቅደስ” ለመጎብኘት የመጡ ሠላሳ ስምንት የስዊስ፤ አሥር የጃፓን ፤ ስድስት የብሪታንያ እንዲሁም አራት የጀርመን ዜጎችን ረሽነው ገደሏቸው። ፲፱፻፺፮ ዓ.ም.- የአውስትሪያው ተወላጅና የፊልም ተዋናይ አርኖልድ ሽቫርትዘኔገር የካሊፎርኒያ ሠላሳ ስምንተኛው ገዥ በመሆን መሀላውን ሰጥቶ ስልጣኑን ተቀበለ። ፲፰፻፺፱ ዓ.ም. - በመስከረም ፲፱፻፵፩ ዓ.ም. የሆንዳ መኪና ፋብሪካን የመሠረተው ጃፓናዊው መሐንዲስ ሶዪቺሮ ሆንዳ (እንግሊዝኛ) P.R.O., FCO 31/165300 Ethiopia: Annual Review of 1961 (እንግሊዝኛ) http://news.bbc.co.uk/onthisday/hi/dates/stories/november/17/newsid_2519000/2519581.stm (እንግሊዝኛ) http://www.myviplife.com/lifestories/vipbusiness/Soichiro_Honda_bi.php?c=3"} {"id": "11859", "contents": "ኅዳር ፲ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፸ኛው እና የመፀው ወቅት ፵፭ተኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፪፻፺፮ ቀናት በ ዘመነ ዮሐንስ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፪፻፺፭ ቀናት ይቀራሉ። ፲፰፻፴፬ ዓ/ም - በሸዋ ንጉዛት ከተማ አንጎለላ ላይ ሣህለ ሥላሴ ንጉሠ ሸዋ ከብሪታንያ መንግሥት ጋር \"የወዳጅነትና የመነገድ አንድነት\" ውል ተፈራረሙ። ፲፰፻፶፯ ዓ/ም - የአሜሪካው ፕሬዚደንት አብርሃም ሊንከን በጌቲስበርግ ፔንሲልቫኒያ የወታደሮች መቃብር በመረቁበት ጊዜ በታሪክ የ”ጌቲስበርግ ንግግር” አሰሙ። ፲፱፻፷፪ ዓ/ም - የብራዚል ዜጋ ታዋቂው የ እግር ኳስ ተጫዋች ፔሌ አንድ ሺህኛውን ግብ አገባ። ፲፱፻፷፯ ዓ/ም - የቀድሞ ባለ-ሥልጣናትን በሙስና እና የአስተዳደር ጉድለት ወንጀል በሕግ ለመመርመር የተሠየሙትን ሁለት ልዩ ወታደራዊ ፍርድ ቤቶች ሕጋዊ የሚያደርገው አዋጅ ቁጥር ፯ በኢትዮጵያ ጊዜያዊ ወታደራዊ መንግሥት (ደርግ) ይፋ ተደረገ። ፲፱፻፸ ዓ/ም - የግብጽ ፕሬዚደንት አንዋር ሳዳት በእስራኤል ጠቅላይ ሚኒስቴር ምናኽም ቤጊን ግብዣ በአገሪቱ የሕዝብ ተወካዮች ሸንጎ “ክኔሰት” ንግግር አደርጉ። ሳዳትም ይኼን ታሪካዊ ድርጊት በመፈጸም የመጀመሪያው አረባዊ መሪ ናቸው። ፲፱፻፺፩ ዓ/ም- በአሜሪካ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት (US Congress)፣ የሕግ ሸንጎ በሞኒካ ሌዊንስኪ የአመንዝራ ኃጢአት በፈጸሙት በፕሬዚደንት ዊሊያም ጀፈርሰን ክሊንተን ላይ የክሱ ዝርዝር እና ምስክሮች መሰማት ጀመረ። ፲፯፻፺፰ ዓ/ም - የሱዌዝ ቦይን የገነባው መሐንዲስ እና የፈረንሳይ ወኪል ፈርዲናንድ ደ ለሴፕስ ፲፱፻፲ ዓ/ም - አገሯን በጠቅላይ ሚኒስቴርነት ከአሥራ አምስት ዓመት በላይ ያገለገለችው ኢንዲራ ጋንዲ አላሀባድ በሚባል ሥፍራ ተወለደች። (እንግሊዝኛ) P.R.O., FCO 371/1829 - ANNUAL REVIEW FOR ETHIOPIA FOR 1974"} {"id": "5865", "contents": "1 January 1234 - 4 September 1234 እ.ኤ.ኣ. = 1226 ዓ.ም. 5 September 1234 - 31 December 1234 እ.ኤ.ኣ. = 1227 ዓ.ም."} {"id": "5871", "contents": "1 January 1231 - 5 September 1231 እ.ኤ.ኣ. = 1223 ዓ.ም. 6 September 1231 - 31 December 1231 እ.ኤ.ኣ. = 1224 ዓ.ም."} {"id": "5913", "contents": "1 January 1210 - 4 September 1210 እ.ኤ.ኣ. = 1202 ዓ.ም. 5 September 1210 - 31 December 1210 እ.ኤ.ኣ. = 1203 ዓ.ም."} {"id": "5919", "contents": "1 January 1207 - 5 September 1207 እ.ኤ.ኣ. = 1199 ዓ.ም. 6 September 1207 - 31 December 1207 እ.ኤ.ኣ. = 1200 ዓ.ም."} {"id": "50833", "contents": "አልጣሽ ቴዎድሮስ የአፄ ቴወድሮስ ልጅ እና የአፄ ዳግማዊ ምኒልክ መጀመርያ ሚስት ነበሩ። (ከቴዎድሮስ ሁለተኛ ሚስት) መጀመሪያ ጊዜ ከዳግማዊ ምኒልክ ጋር ጥር 1856 ላይ በመቅደላ የተዳሩ። ሁለተኛ ጊዜ ከራስ ባሪያው ጳውሎስ፣ የትግራይ መስፍን ጋር ተጋቡ። ጥቅምት 1882 አረፉ"} {"id": "16875", "contents": "ነብይ በአገሩ አይከበርም ወይም አወቅኩሽ ናቅኩሽ"} {"id": "51061", "contents": ""} {"id": "18381", "contents": "1 ካዳሽማን-ኤንሊል ከ1383 እስከ 1368 ዓክልበ. ድረስ በካርዱንያሽ (ባቢሎን) ካሳዊ ንጉሥ ነበረ። በአማርና ደብዳቤዎች መካከል 3 ደብዳቤዎች ለግብጽ ፈርዖን ለ3 አመንሖተፕ እንደ ጻፈ ይታወቃል። በ1368 ዓክልበ. 2 ቡርናቡርያሽ ተከተለው። ከካዳሽማን-ኤንሊል ጀምሮ የካሳውያን ነገሥታት መጠነ ዘመናት ታውቀዋል። ከእርሱ አስቀድሞ የነበረው የካሳውያን ንጉሥ 1 ኩሪጋልዙ ሲሆን፣ የዘመኑን ቁጥር የሚገልጽ ሰነድ ግን እስካሁን አልተገኘም። ስለዚህ ከ1383 ዓክልበ. በፊት በትንሽ 'ጨለማ ዘመን' ባቢሎን ስንት አመት ያሕል በካሳውያን እንደ ተገዛ ለታሪክ ሊቃውንት አጠያያቂ ጉዳይ ሆኗል። (ኡልትራ አጭር አቆጣጠር ይዩ።)"} {"id": "18447", "contents": "ፍልስፍና ሥነ አምክንዮ ሥነ ምግባር ሥነ ዕውቀት የሳይንስ ፍልስፍና ቀልበኝነት ሐሳባዊነት ቁሳ አካላዊነት መዋቅራዊነት ኅልውነት ፋሺዝም ሶሻሊዝም ኮሚኒዝም ታዖይዝም"} {"id": "14097", "contents": ""} {"id": "18615", "contents": "አጋ (ወይም አካ) በሱመራዊ ነገሥታት ዝርዝር ዘንድ በሱመር የኪሽ ከተማ ንጉሥ ነበረ። አጋ በጊልጋመሽ ትውፊት ደግሞ ይጠቀሳል፤ የጊልጋመሽ ከተማ ኡሩክን እንደ ከበበ፣ ጊልጋመሽም እንዳሸነፈው ይላል።ከሦስተኛም ምንጭ የቱማል ጽሑፍ፣ ጊልጋመሽ ኒፑርን ከአጋ እንደ ያዘ መገመት ይቻላል። የሱመራዊ ነገሥታት ዝርዝር፣ የጊልጋመሽ ትውፊት እና የቱማል ጽሑፍ ሁላቸው አጋ የኤንመባራገሲ ልጅና ተከታይ እንደ ነበር በማለት ይስማማሉ። ይህ ኤንመባራገሲ የኪሽ ንጉሥ ሲሆን ከሥነ ቅርስ በእውኑ እንደ ነገሠ ታውቋል። ስለዚህ አጋ እና ጊልጋመሽ እራሳቸው ታሪካዊ ነገሥታት እንደ ነበሩ ይታስባል። በአጭር አቆጣጠር ምናልባት 2370 ዓክልበ. ግድም ነገሠ። የሱመር ነገሥታት ዝርዝር ግን ለመጀመርያው ዘመን ብዙ ጊዜ የማይመስል ቁጥር አቅርቦ እንደ ሆነ፣ አጋ በኪሽ ለ625 ዓመታት እንደ ነገሠ ይላል። ^ George, Andrew (1999). The epic of Gilgamesh: the Babylonian epic poem and other texts in Akkadian and Sumerian. London: Allen Lane Penguin Press. ISBN 978-0-7139-9196-3.  ^ \"ETCSLtranslation : t.2.1.3; The history of the Tummal\". በ2008-04-22 የተወሰደ. ETCSL - Text and translation of Gilgamesh and Aga (alternate site)"} {"id": "14199", "contents": "ጥር ፭ ቀን፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻፳፭ ኛው ዕለት ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በዘመነ ዮሐንስ ፪፻፵፩ ዕለታት ሲቀሩ፤ በዘመነ ማቴዎስ፤ ማርቆስ እና ሉቃስ ደግሞ ፪፻፵ ዕለታት ይቀራሉ። ፲፰፻፹፰ ዓ/ም የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት መንግሥት የባቡር ኩባንያ የሀዲድ ሥራውን ውል ተፈራረመ። ሪፖርተር፣ ኪንና ባህል - “ሳምንቱ በታሪክ”"} {"id": "19407", "contents": "ሆዞኛ በኢትዮጵያ የሚነገር ኦሟዊ ተብሎ በሚታወቀው የቋንቋ መደብ የአፍሮ-እስያ ቤተሰብ የሚካለል ቋንቋ ነው።"} {"id": "21201", "contents": "የማይበላ የለም የማይጠግብ ባሰ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የማይበላ የለም የማይጠግብ ባሰ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20601", "contents": "እግዜርን ሳይጨምር የቆጠረ ሁልጊዜ ሲቆጥር ይኖራል የአማርኛ ምሳሌ ነው። እግዜርን ሳይጨምር የቆጠረ ሁልጊዜ ሲቆጥር ይኖራል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22083", "contents": "ድሀ በጉልበቱ ባለጸጋ በሀብቱ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ድሀ በጉልበቱ ባለጸጋ በሀብቱ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22089", "contents": "ድሀ ተበድሎ ራሱ ይታረቃል ሀብታም በድሎ ተመልሶ ይስቃል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ድሀ ተበድሎ ራሱ ይታረቃል ሀብታም በድሎ ተመልሶ ይስቃል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22155", "contents": "ድንጋይ ወደ ሰማይ ቢወርወር ተመልሶ ምድር የአማርኛ ምሳሌ ነው። ድንጋይ ወደ ሰማይ ቢወርወር ተመልሶ ምድር የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "19809", "contents": "ቱባል - የባቢሎን ግንብ ከወደቀ 12 አመት በኋላ በእስፓንያ ሠፈረ፣ ለ155 ዓመታት ነገሠ ኢቤሩስ - የቱባል ልጅ፣ 37 ዓመት ዩቤልዳ - የኢቤሩስ ልጅ፣ 66 ዓመት ብሪጉስ - 51 ዓመት ታጉስ - 30 ዓመት ቤቱስ - 31 ዓመት ጌርዮን - 35 ዓመት ሎምኒኒ - የጌርዮን 3 ልጆች፤ 42 ዓመት ሂስፓል - የሄርኩሌስ ሊቢኩስ ልጅ፤ 17 ዓመት ሂስፓኑስ - የሂስፓል ልጅ፤ 32 ዓመት ሄርኩሌስ ሊቢኩስ - የሂስፓኑስ አያት፤ የጣልያም ንጉሥ። 19 አመት ሄስፔሩስ - የሄርኩሌስ ተወላጅ፤ የጣልያም ንጉስ። 11 ዓመት አትላስ ማውሩስ - የሄስፔሩስ ወንድም፤ 12 ዓመት ሲኮሩስ - የአትላስ ልጅ፤ 44 ዓመት ሲካኑስ - የሲኮሩስ ልጅ፣ 31 ዓመት ሲኪሌውስ - የሲካኑስ ልጅ፤ 45 ዓመት ሉሱስ - የሲኪሌውስ ልጅ፤ 29 አመት ሲኩሉስ - የሉሱስ ልጅ፤ 64 ዓመት ..."} {"id": "22287", "contents": "ካረጁ አይበጁ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ካረጁ አይበጁ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "19965", "contents": "^ Thomson, J., A New General Atlas."} {"id": "22371", "contents": "(ይህ ስለ ብሔር ወይም ሕዝብ የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) ኪቼፓ የኢትዮጵያ ብሔር ነው።"} {"id": "20919", "contents": "ዝናብ ከደመና ነገር ከዋና የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዝናብ ከደመና ነገር ከዋና የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20955", "contents": "የሀጥኡ ዳፋ ጻድቁን ያዳፋ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሀጥኡ ዳፋ ጻድቁን ያዳፋ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20961", "contents": "የሆድ ማበድ ያስቃል በግድ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሆድ ማበድ ያስቃል በግድ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20019", "contents": "ነገሩ ነገር ነው ውስጡ ጥቅንጥቅ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21087", "contents": "የሚስት አንባሻ የጎረቤት ውሻ የደጅ እርሻ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሚስት አንባሻ የጎረቤት ውሻ የደጅ እርሻ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21105", "contents": "የሚውል ሆድ ማለዳ ያረግዳል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሚውል ሆድ ማለዳ ያረግዳል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "38793", "contents": "ለገሂዳ በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው። {{አቀማመጥ |align=center ለገሂዳ በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "33921", "contents": "ሹርከን ልክ እንደ ኬንዶ የጃፓን አገር ኒንጃዎች ለጦርነት የሚጠቀሙበት የኮኮብ ቅርጽ የያዘ መሳሪያ ነው። በኦሪጋሚ የወረቀት ዕደ ጥበብ ሹርከን በሚከተለው መልኩ ይሰራል፦"} {"id": "34023", "contents": "ቬቱሎኒያ (Vetulonia) በጣልያን አገር የጥንታዊ የኤትሩስካውያን ከተማ ፍርስራሽ ያለበት መንደር ነው። በጥንታዊ ኤትሩስክኛ ቋንቋ ስሙ ቫትሉም ተባለ፣ በሮማይስጥም ዌቱሎኒዩም ሆነ። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "43917", "contents": "ኢሉሉ ወይም ኤሉሉ፣ በሱመራዊ ነገሥታት ዝርዝር ዘንድ ንጉሡ ሻርካሊሻሪ ካረፈ በኋላ ለሦስት ዓመት (2013-2010 ዓክልበ. ግድም) ለአካድ መንግሥት ከተወዳደሩት አራት ሰዎች አንዱ ነበር። ሌሎቹ ሦስት የተዘረዘሩት ተወዳዳሪዎች፣ ኢርጊጊ፣ ኢሚ፣ እና ናኑም ሲሆኑ፣ ስለዚያው ዘመን «ማን ንጉሥ ነበር? ማን ንጉሥ አልነበረም!» የሚለው ምሳሌ በመስጴጦምያ ሥነ ጽሑፍ ለረጅም ዘመናት ይስታወስ ነበር። ስለነዚህ አራት ግለሰቦች ምንም ቅርስ ወይም መረጃ የለንም። በዚህ ወቅት ጉታውያን ወደ መስጴጦምያ ገብተው መሬት ከአካድ ለመያዝ እንደ ጀመሩ ይመስላልና ከጉታውያን ነገሥታት አንዱ «ኤሉልመሽ» ወይም «ኤሉሉመሽ» ስለሚባል ይህ ምናልባት ለአካድ ዙፋን የተወዳደረው ኢሉሉ ይሆናል የሚሉ ደራስያን አሉ። በመጨረሻ ዱዱ የሚባል ንጉሥ አሸነፈና በአካድ ዙሪያ ብቻ ገዛ፤ በደቡብ ግን ኤላምና የሱመር ዋና ከተሞች ((ኡር፣ ኦሬክና ላጋሽ) ከአካድ ተለይተው ነጻነታቸውን እንደገና አዋጁ። ^ The Near East: The Early Civilizations, 1967, p. 119.(እንግሊዝኛ) ^ James G. MacQueen, Babylon, 1964, p. 27.(እንግሊዝኛ)"} {"id": "46959", "contents": "ሩቤ (ፈረንሳይኛ፦ Roubaix; ሆላንድኛ፦ Robaais) የፈረንሳይ ከተማ ቅርብ የቤልጅየም ድንበር ነው። ይህ ከተማ በ2013 እ.አ.አ. የነዋሪዎቹ የህዝብ ቁጥር 95,866 ነበር። በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ ሩቤ የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "33627", "contents": "ኤንመተና ከ2190 እስከ 2161 ዓክልበ. ድረስ ግድም የሱመር ከተማ ላጋሽ ንጉሥ ነበረ። ከአባቱ ከኤናናቱም በኋላ ለዘውዱ ተከተለው። ንግሥቱ ኒን-ሒሊሱ ተባለች። ኤንመተና ከኡሩክ ንጉሥና ከሱመር ላዕላይ አለቃ ከሉጋል-ኪኒሼ-ዱዱ ጋራ ስምምነት ተዋዋለ። አብረው የላጋሽን ጠላት የኡማ ንጉሶች ኡር-ሉማንና ኢሊን አሸነፉዋቸው። ከኤንመተና ዘመን አንዳንድ ቅርሶች ተገኝተዋል። ልጁም 2 ኤናናቱም ተከተለው። ^ ከ1966 ዓ.ም. አስቀድሞ ስሙ በኩኔፎርም ጽሕፈት እንደ ኤንተመና ይነበብ ነበር። አሁንም ብዙ ጊዜ «ኤንተመና» ተብሎ ይጻፋል። ዝርዝር ስለ ኤንመተና (እንግሊዝኛ)"} {"id": "44583", "contents": "ሴግሬ ወንዝ (እስፓንኛ፦ Segre) በእስፓንያ ውስጥ የሚገኝ ወንዝ ነው። ለኤብሮ ወንዝ ጥገኛ ወንዝ ነው። በሮማይስጥ ዘንድ ወንዙ ሲኮሪስ ይባል ነበር።"} {"id": "44715", "contents": "ኤፍ.ሲ. ግሮኒንገን በግሮኒንገን፣ ኔዘርላንድ የሚገኝ እግር ኳስ ክለብ ነው። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "40197", "contents": "ኤጲሮስ (ግሪክኛ፦ Ήπειρος /ኤፐይሮስ/) በዛሬው ደቡብ አልባኒያ እና ስሜን-ምዕራብ ግሪክ አገር በጥንት የተገኘ ታሪካዊ አገር ነበር። የኤጲሮስ ሰዎች የግሪኮች ዘመዶች ሆነው የግሪክ ቀበሌኛ ተናጋሪዎች ነበሩ። በ175 ዓክልበ. የኤጲሮስ መንግሥት ለሮሜ መንግሥት ሠራዊት ወደቀ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "40431", "contents": "ሃዋይኢ (ሃዋይኛ፦ /ሕቨይኢ/) በአሜሪካ የምትገኝ ክፍላገር ናት።"} {"id": "38619", "contents": "ደወ በአፋር ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "40701", "contents": "14 July በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም ሐምሌ 7 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "47547", "contents": "ክሪስ ፕራት (እንግሊዝኛ፦ Chris Pratt 1971 ዓም - ) የአሜሪካ ፊልም ተዋናይ ነው። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "38679", "contents": "ባሶ ሊበን በአማራ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው። {{አሞሌ ቻርት | title = የባሶ ሊበን ወረዳ ህዝብ ቁጥር | bar_width = 25 | width_units = em | label_type = ዓ.ም.** | label1 = | label2 = | label3 = | label4 = | label5 = | label6 = | label7 = | label8 = | label9 = | data_type = የሕዝብ ብዛት | data_max = 166,000 | data1 = | data2 = | data3 = | data4 = | data5 = | data6 = | data7 = | data8 = | data9 = | col2_data_type = የተማሪዎች ብዛት | col2_data_max = | col2_data1 = | col2_data2 = | col2_data3 ="} {"id": "48705", "contents": "ርቀት በነጥቦች ወይንም በነገሮች መካከል ያለ ክፍተት መጠንን መለኪያ ነው። በለት ትለት ንግግር እንዲሁም በሒሳብ እና በየተፈጥሮ ህግጋት ጥናት ውስጥ ተጠቃሚነት አለው። የርቀት ሐሳብ ሁለት ዓይነት ስሜት አለው። በምሳሌ ለማየት፦ ሰለሞን ጠዋት ከቤቱ ተነስቶ 3 ኪሎ ሜትር ወደ ሥራ ቦታው ቢጓዝ እና ከሰዓት በኋላ ወደ ቤቱ ቢመለስ ፣ የተጓዘው ርቀት ስንት ነው? አንዱ መልስ፣ ሦስት ወደ ፊት፣ ሦስት ወደ ኋላ፤ በአጠቃላይ ስድስት ኪሎ ሜትር ነው። ይህ ዓይነት የርቀት ትርጓሜ «ርዝመታዊ ርቀት» ሲባል፣ ለዕለት ተለት ንግግር ጠቃሚ ቢሆንም በሥነ እንቅስቃሴ ጥናት ውስጥ ተጠቃሚነት አያገኝም። ሌላኛው ትርጓሜ፣ «አቀማመጥዊ ርቀት» ሲባል፣ የሰለሞንን አቀማመጥ በመመርመር መልስ ይሰጣል። ሰለሞን ጠዋት በነበረበት ነጥብ ተመልሶ ስለተገኘ፣ የተጓዘው ርቀት ዜሮ ነው። ማለት አቀማመጡ አልተለወጠም። «አቀማመጣዊ ርቀት» በሁለት ነጥቦች መካከል ያለውን ክፍተት በቀጥታ መስመር ይለካል። ለዚህ ምክንያቱ፣ በሁለት ነጥቦች መካከል ያለው ክፍተት በተፈለገ መንገድ ከተለካ፣ ርቀቱ አስተማማኝ መሆኑ ያቆማል። ለምሳሌ፣ ከአዲስ አበባ እስከ ካርቱም 991 ኪሎ ሜትር ነው ቢባል፣ ይህ እርቀት በኬኒያ ተደርጎ ይለካ፣ ወይንም በግብጽ ወይንም በቀጥታ ለይቶ ለማዎቅ ስለማይቻል ዋጋ የለሽ ይሆናል ማለት ነው። ከጎን ባለው ስዕል ፣ ሰለሞን ከቤቱ (ማለት በቀኝ በኩል ካለው ሾጣጣ ጫፍ) ተነስቶ ወደ ግራ፣ በቀጥታ መስመር 4 ኪሎ ሜትር ቢጓዝ፤ ከዚያ ትንሽ ካረፈ በኋላ ወደ ላይ 3 ኪሎ ሜትር ተጉዞ ከኳስ ሜዳው ቢደርስ፣ ከቤቱ እስከ ኳስ ሜዳው ያልው ርቀት ስንት ነው?"} {"id": "40995", "contents": "31 January በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) በዘመነ ማቴዎስ፣ በዘመነ ማርቆስና በዘመነ ሉቃስ ጥር 23 ቀን ማለት ነው። በዘመነ ዮሐንስ ግን (ዘመነ ሉቃስ የሥግር ዓመት በመሆኑ) ጥር 22 ቀን ላይ ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "5594", "contents": "1 January 1369 - 5 September 1369 እ.ኤ.ኣ. = 1361 ዓ.ም. 6 September 1369 - 31 December 1369 እ.ኤ.ኣ. = 1362 ዓ.ም."} {"id": "5618", "contents": "1 January 1357 - 5 September 1357 እ.ኤ.ኣ. = 1349 ዓ.ም. 6 September 1357 - 31 December 1357 እ.ኤ.ኣ. = 1350 ዓ.ም."} {"id": "6248", "contents": "1 January 1043 - 4 September 1043 እ.ኤ.ኣ. = 1035 ዓ.ም. 5 September 1043 - 31 December 1043 እ.ኤ.ኣ. = 1036 ዓ.ም."} {"id": "3806", "contents": "ሪያድ (አረብኛ፦ الرياض ) የሳውዲ አረቢያ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 4,260,000 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 24°39′ ሰሜን ኬክሮስ እና 46°46′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል። ከእስልምና አስቀድሞ ሠፈሩ ሃጃር ተብሎ ነበር። ዋና ከተማ የሆነው በ1810 ዓ.ም. ነበር።"} {"id": "6260", "contents": "1 January 1039 - 4 September 1039 እ.ኤ.ኣ. = 1031 ዓ.ም. 5 September 1039 - 31 December 1039 እ.ኤ.ኣ. = 1032 ዓ.ም."} {"id": "6290", "contents": "1 January 1024 - 3 September 1024 እ.ኤ.ኣ. = 1016 ዓ.ም. 4 September 1024 - 31 December 1024 እ.ኤ.ኣ. = 1017 ዓ.ም."} {"id": "6320", "contents": "1 January 1009 - 3 September 1009 እ.ኤ.ኣ. = 1001 ዓ.ም. 4 September 1009 - 31 December 1009 እ.ኤ.ኣ. = 1002 ዓ.ም."} {"id": "6332", "contents": "1 January 1003 - 4 September 1003 እ.ኤ.ኣ. = 995 ዓ.ም. 5 September 1003 - 31 December 1003 እ.ኤ.ኣ. = 996 ዓ.ም."} {"id": "7322", "contents": "1 January 517 - 30 August 517 እ.ኤ.ኣ. = 509 ዓ.ም. 31 August 517 - 31 December 517 እ.ኤ.ኣ. = 510 ዓ.ም."} {"id": "7328", "contents": "1 January 514 - 30 August 514 እ.ኤ.ኣ. = 506 ዓ.ም. 31 August 514 - 31 December 514 እ.ኤ.ኣ. = 507 ዓ.ም."} {"id": "7358", "contents": "1 January 499 - 30 August 499 እ.ኤ.ኣ. = 491 ዓ.ም. 31 August 499 - 31 December 499 እ.ኤ.ኣ. = 492 ዓ.ም."} {"id": "7544", "contents": "1 January 406 - 29 August 406 እ.ኤ.ኣ. = 398 ዓ.ም. 30 August 406 - 31 December 406 እ.ኤ.ኣ. = 399 ዓ.ም."} {"id": "7550", "contents": "1 January 403 - 30 August 403 እ.ኤ.ኣ. = 395 ዓ.ም. 31 August 403 - 31 December 403 እ.ኤ.ኣ. = 396 ዓ.ም."} {"id": "7568", "contents": "1 January 394 - 29 August 394 እ.ኤ.ኣ. = 386 ዓ.ም. 30 August 394 - 31 December 394 እ.ኤ.ኣ. = 387 ዓ.ም."} {"id": "8228", "contents": "1 January 55 - 27 August 55 እ.ኤ.ኣ. = 47 ዓ.ም. 28 August 55 - 31 December 55 እ.ኤ.ኣ. = 48 ዓ.ም."} {"id": "7064", "contents": "1 January 642 - 31 August 642 እ.ኤ.ኣ. = 634 ዓ.ም. 1 September 642 - 31 December 642 እ.ኤ.ኣ. = 635 ዓ.ም."} {"id": "12320", "contents": "ቴክሳስ በአሜሪካ የሚገኝ ግዛት ነው። ይህ ግዛት በስፋቱም ሆነ በህዝብ ብዛቱ በሃገሪቱ ውስጥ ከሚገኙ ግዛቶች ሁሉ ሁለተኛ ነው። ይህም ማለት ከካሊፎርኒያ ከጥላ ማለት ነው። የቴክሳስ ስም የመጣው ቴካስ ከሚለው የካኡው ነገድ ሲሆን ትርጉሙም ጓደኛ ወይም ባለ ቃልኪዳን ማለት ነው። ቴክሳስ ተገንጣይዋ ኮከብ ማለትም ነው፤ ይህ ብቻ አይደለም ቴክሳስ የራሷ የሆነ ባንዲራ እና ወሰንም ነበራት። ቴክሳስ በስፋቷ ትልቅ በመሆኗ በእንግሊዝኛ መዝገበ ቃላት ግዙፍ የሚል ትርጓሜ አለው። ቴክሳስ በኢንዲያውያን ነገዶች ስትገዛ የኖረች ስትሆን ስፔን የመጀመሪያዋ ሀገር ነበረች ቴክሳስን ለማጠንከር የፈለገችው ስለዚህም በ 1820 አውሮፓውያንን በማስገባት የበለጠ ኗሪ እና ጠንካራ ህዝብ እንድትሆን አድርጋት ገዝታት ነበር ነገር ግን በ 1821 ቴክሳስ ከስፔን ግዛት ነጻ መሆኗን ሜክሲኮ አውጃ በራሷ በሜክሲኮ አገዛዝ ስር አደረገቻት። በ 1836 በማርች ወር ከሜክሲኮ ግዛት ነጻነቷን አወጀች። በ 1845 በአሜሪካ ፌዴራላዊ የተባበሩት ሀገራት መንግስት 28 ሀገር በመሆንና 4ኛዋ ከጥምር በፊት የራሷ የሆነ ስልጣን ያላት ሀገር መሆን ችላለች። በ20ኛው መቶ ክ/ዘመን መጀመሪያ ቴክሳስ ውስጥ ነዳጅ ተገኘ ይህም የቴክሳስ ኗሪወች ቁጥር እንዲቸምርና ኒው ዮርክን በመብለጥ በህዝብ ብዛት ሁለተኛ ሀገር እንድትሆን ያደረጋት። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "12650", "contents": "ክርስታደልፍያን (እንግሊዝኛ፦ Christadelphians) በ1848 እ.ኤ.አ. የተመሠረተ በሥላሴ የማያምን ቤተ ክርስቲያን ነው። ^ ክርስታደልፊያኖች በምን ያምናሉ? መምሪያ - አማርኛ Bible Basics in Amharic (እንግሊዝኛ) መጽሔት «The Christadelphian» መለጠፊያ:EN መጽሔት «Glad Tidings»"} {"id": "12668", "contents": "የጎንደር የጤና ኮሌጅ የቀድሞው ስሙ ሲሆን የተመሰረተው በ1954 እ.ኤ.አ. ነው። በዚህም የኢትዮጵያ ቀደምቱ የጤና ትምህርት ተቋም ነው። ኮሌጁ በ2003 እ.ኤ.አ. ወደ ዩኒቨርስቲ ኮሌጅነት ያደገ ሲሆን በአምስት ትላልቅ ፋኩሊቲዎች እና ከ30 በላይ የትምህርት ክፍሎች (ዲፓርትመንቶች) እያሠለጠነ ያስመርቃል። ዩኒቨርስቲው በቀድሞዋ የኢትዮጵያ ዋና ከተማ ጎንደር የሚገኝ ሲሆን ማራኪ ካምፓስ፣ ቴዎድሮስ ካምፓስ እና ሳይንስ አምባ የሚባሉ ሶስት ግቢዎች በዚሁ ከተማ ውስጥ አሉት።"} {"id": "3398", "contents": "የሲቢሊን መጻሕፍት በግሪክ የተጻፉ የትንቢት ግጥሞች ክምችት ነበሩ። በአፈ ታሪክ የጥንታዊ ሮማ ንጉሥ ታርኲኒዩስ ሱፐርቡስ ከአንዲት ሲቢል (ሴት ነቢይ) ገዝተዋቸው በሮማ መንግሥት ታሪክ ታላቅ አደጋ በተከሠተበት ወቅት እኚህ ትንቢቶች ይማከሩ ነበር። የዛሬው ምሁሮች እኚህ መጻሕፍትና ዛሬ የታወቁት በክርስትና አባቶችም ከ2ኛ ክፍለዘመን እስከ 5ኛ ክፍለዘመን ድረስ በሰፊ የተጠቀሱት የሲቢሊን ራዕዮች አንድ አይደሉም ባዮች ናቸው። መጻሕፍቱ ደግሞ ለግሪኮች ታወቁ። መጀመርያ የታዩ በገርጊስ በደብረ ኢዳ (ለጥሮአስ ትንሹ እስያ ቅርብ የሆነ) በአፖሎ ቤተ መቅደስ በ7ኛው ክፍለዘመን ዓክልበ እንደ ነበር ይታመናል። ደራሲይቱ የሄሌስፖንት ሲቢል ተባለች። ከዚያ ክምችቱ ከገርጊስ ወደ ኤሩትራይ (በምሥራቅ ትንሹ እስያ) እንዳለፈ የኤሩትራይ ሲቢልም ሥራ እንደ ተባለ ይታመናል። ይኸውም ክምችት ከዚያ እስከ ኩማይ ጣልያ ከዚያም እስከ ሮማ ከተማ እንደ ተጓዘ ይመስላል። በአይኔይድ ደራሲ ቪርጂል ዘንድ አይኔያስ ወደ ሢኦል ሳይጓዝ የኩማይ ሲቢልን አማከሮ ነበር። ንጉሥ ታርኲንዮስ ከኩማይ ሲቡል እንዴት እንደ ገዟቸው ዝነኛም አፈ ታሪክ ነበር። እርሷ ዘጠኝ የትንቢት መጻሕፍት ክምችት ለታርኲን ለመሸጥ ብታስብ እሳቸው ውድ በመሆኑ እምቢ ብለው ሦስቱን እንዳቃጠለች ይተረታል። ከዚያ በኋላ ስድስቱን ቀሪዎች መጻሕፍት ለፊተኛው ዋጋ ለመሸጥ አሰበች። ሁለተኛ እምቢ ብለው ሌላ ሶስት አቃጠለች። በመጨረሻ ሶስቱን የተረፉ መጻሕፍት እንዳይጠፉ ለዚህ ዋጋ ገዙና በሮማ በዩፒተር ቤተ መቅደስ አኖሯቸው። መጻሕፍቱም ለ2 የሮማ ባለሥልጣናት አደራ ተሰጡ። ከ375 ዓክልበ."} {"id": "13538", "contents": "ህብስት ጥሩነህ የኢትዮጵያ ታዋቂ ዘፋኝ ስትሆን ብዙ ዘመናዊ የሙዚቃ ስራወችን በማቅረብ ትታወቃለች። == የስራ ዝርዝር ==ሸጋው ባንተላይ"} {"id": "13580", "contents": "ማህሙድ አህመድ፣ ኢትዮጵያዊ ዘፋኝ። ማህሙድ አህመድ እና የሙዚቃ ህይወቱ የተወለደው ሚያዚያ 30, በ1933 ዓ.ም. አዲስ አበባ መርካቶ በአሜሪካን ግቢ አካባቢ ነው፡፡ ሥራንም ሆነ ሕይወትን በራሱ መጋፈጥ የጀመረው ገና በሕፃንነቱ ነው፡፡ አባቱ በሚሠራበት ግሪክ ክለብ አብሮ በመሔድ ቅርጫት ኳስና የቴኒስ ሜዳዎቹ ላይ ይሠራም ነበር፡፡ በስድስት ዓመቱም ሊስትሮ ሆኖ መሥራት ጀመረ፡፡ በትምህርት ቤት ቆይታው ብዙ ጐበዝ እንዳልነበር ፈገግ ብሎ የሚያወራው ማህሙድ ቤተሰቦቹንና ራሱን መርዳት እንዳለበትም የተረዳው ገና በሕፃንነቱ ነው፡፡ የሙዚቃ ሕይወቱ ሀ ብሎ የተጀመረው አንድ ክለብ ውስጥ ሳንድዊች እንዲያቀርብ በተቀጠረበት ጊዜ ነው፡፡ እንደ አጋጣሚም ሆኖ በዚያው ክለብ ውስጥ ጥላሁን ገሠሠ ይዘፍንበት የነበረ ቦታ ነበር፡፡ በአንድ አጋጣሚም ሁሉም ድምፃውያን ወደ ድሬዳዋ ሔደው ሙዚቀኞቹ ያለ ድምፃዊ እየተለማመዱ ነበር፡፡ የተፈራ ካሣን ‹‹አልጠላሽም ከቶ››ን የተዘራን ‹‹ይሔም አለ ለካ››ንና የጥላሁን ዘፈን እየተለማመዱ ነበር፡፡ በድምፅ መዝፈን እንደሚፈልግም ጠየቃቸው፡፡ ‹‹በጣም ቀጭን ነበርኩ እናም ‘ትችያለሽ?"} {"id": "13124", "contents": "አናጢ የኢትዮጵያን ባህላዊ ቤቶችና ከእንጨት የሚሰሩ እቃወች እንዴት እንደሚሰሩ የሚያውቅና በተግባርም የሚተረጉም ምሁር ነው።"} {"id": "20906", "contents": "ዝምታ ወርቅ ነው መናገር ብር ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው። (ይህ ባሕል ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "15530", "contents": "ሰካራም ቤት አይሰራም የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሰካራምን ፍሬ ቢስነት ያሳያል።"} {"id": "16670", "contents": "ቂም ይዞ ጸሎት ጭድ አዝሎ ወዘት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20936", "contents": "ዝንጀሮ የራሷን ጠባሳ ሳታይ በባልንጀራዋ ሳቀች የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዝንጀሮ የራሷን ጠባሳ ሳታይ በባልንጀራዋ ሳቀች የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "15566", "contents": "ሲሮጡ የፈቱት ሲቀመጡ ለማስተካከል ቀላል ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20948", "contents": "የሀምሌ ብራ የባልቴት ወብራ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሀምሌ ብራ የባልቴት ወብራ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20984", "contents": "የላም ወተቱን የጌታ ከብቱን የአማርኛ ምሳሌ ነው። የላም ወተቱን የጌታ ከብቱን የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20306", "contents": "እኔ እበላው ሳጣ ልጄ ጥርስ አወጣ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21164", "contents": "የማያመሽ ባል ቅንድብ ይስማል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "18794", "contents": "ጄምስ ጋርፊልድ (እንግሊዝኛ: James A. Garfield) የአሜሪካ ሃያኛ ፕሬዝዳንት ነበሩ። ፕረዝዳንቱ ሥልጣን ላይ የወጡት እ.አ.አ. በ1881 ሲሆን በስልጣን ዘመናቸው ምክትል ፕሬዝዳንት ሁነው የተሾሙት ሃያ አንደኛው የሀገሪቱ ፕሬዝዳንት ቸስተር አርተር ናቸው። ፕሬዝዳንቱ የሪፐብሊካን ፓርቲ አባል የነበሩ ሲሆን ከሥልጣን የወረዱት እ.አ.አ. በ1881 ነበር። የአሜሪካ ፕሬዚዳንት የአሜሪካ ፕሬዝዳንቶች ዝርዝር (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "21302", "contents": "የሴት ምክር ማሰሪያው አሽከቴ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሴት ምክር ማሰሪያው አሽከቴ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21320", "contents": "የሴት ጠጭና የአህያ ፈንጪ አያድርስ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሴት ጠጭና የአህያ ፈንጪ አያድርስ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21338", "contents": "የቅድሙ በዛ ያሁኑ ተንዛዛ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የቅድሙ በዛ ያሁኑ ተንዛዛ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20666", "contents": "ከበሮ በሰው እጅ ታምር ሲይዙዋት ታደናገር የአማርኛ ምሳሌ ነው። ከበሮ በሰው እጅ ታምር ሲይዙዋት ታደናገር የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "17546", "contents": "ቁርጭምጭሚት በሰውነት አካላት ጥናት የእግር ቅልጥም እና እግር የሚገናኙበት ቦታ ነው። ይህ የመገጣጠሚያ አጥንት የላላ ቡለን አይነት መዋቅር ሲሆን እግር በተወሰነ አንግል እንዲንቀሳቀስ ይፈቅዳል። (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "19532", "contents": "ነገር ሲያመልጥ ራስ ሲመለጥ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21740", "contents": "ያበደና የወደደ አንድ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያበደና የወደደ አንድ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "19574", "contents": "ነገር ከእጅ ይገኛል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21794", "contents": "ያንድ ሚስቱን የሺ ከብቱን የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያንድ ሚስቱን የሺ ከብቱን የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21584", "contents": "ያለ ዘዴ ጋሻ እንቅብ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያለ ዘዴ ጋሻ እንቅብ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22142", "contents": "ድንቁርና ከልብህ መካከል ተራራ ያህል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ድንቁርና ከልብህ መካከል ተራራ ያህል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "17906", "contents": "የካቲት ፲፫፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻፷፫ ኛው ዕለት ሲሆን፤ የበጋ ወቅት ፵፰ ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፪፻፫ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፪፻፪ ቀናት ይቀራሉ። ፲፭፻፴፭ ዓ/ም - በዕለተ ረቡዕ አህመድ ግራኝ ወገራ ላይ የንጉሥ ገላውዴዎስን ሠራዊት ገጥሞ በቡርቱጋል ነፍጥ ተመትቶ አህመድ ግራኝ ሲሞት የተረፈው ሠራዊቱ ተሸንፎ ኮበለለ። ፲፱፻፴ ዓ/ም - በአጋምሳ ላይ ኢትዮጵያውያን አርበኞች ከፋሺስት ኢጣሊያ ጋር ውጊያ ገጠሙ። ፲፱፻፷፮ ዓ/ም - በኢትዮጵያ በፈነዳው አብዮት፣ የወጥቶ-እብስ ሠራተኞት የሦስት ቀን አድማቸውን ጀመሩ። በአዲስ አበባ በየቀበሌው እና በየመንገዱ የሚካሄደው ሽብር ቀጥሎ ዋለ። ፲፱፻፷፮ ዓ/ም - የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት መንግሥት ከቻይና ሕዝባዊ መንግሥት ልዑካን ጋር አዲስ አበባ ላይ የዕርዳታ ስምምነት ተፈራረመ። ፲፱፻፷፮ ዓ/ም - የአፍሪቃ፤ የካሪቢያን እና የሰላማዊ ውቅያኖስ አገሮች የንግድ ሚኒስቴሮች ከአውሮፓ የ ኤኮኖሚክ ኅብረት ጋር የንግድ ግንኙነትን ለማጠንከር አዲስ አበባ ላይ ስብሰባቸውን ጀመሩ። ፲፯፻፰ ዓ/ም - ንጉሥ ዓፄ ዮስጦስ አርፈው እራሳቸው ባሠሩት በጎንደርልደታ ማርያም ቤተ ክርስቲያን ተቀበሩ። በህመም ምክንያት ሞቱ ቢባልም፣ በነፍሰ ገዳይ እጅ ታንቀው እንደሞቱ በሰፊው ይታመናል። መርስዔ ኀዘን ወልድ ቂርቆስ፤ ዕለታዊ የታሪክ ድርጊት “የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን የመጀመሪያው ፓትረያርክ” (፲፱፻፶፩ ዓ/ም)፣ (እንግሊዝኛ) P.R.O., FCO 371/1660 (እንግሊዝኛ) P.R.O., FCO 371/1829"} {"id": "22580", "contents": "ላሎ ሓረግ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።"} {"id": "22316", "contents": "ሱርማ የኢትዮጵያ ብሔር ነው። (ይህ ስለ ብሔር ወይም ሕዝብ የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "18038", "contents": "የካቲት ፴፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻፹ ኛው ዕለት ሲሆን፤ የበጋ ወቅት ፷፭ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፻፹፮ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፻፹፭ ቀናት ይቀራሉ። ፲፰፻፹፩ ዓ/ም - በሱዳን ግዛት ውስጥ ባለችው ገላባት ላይ በዓፄ ዮሐንስ ፬ኛ የሚመራው የኢትዮጵያ ሠራዊት እና የሱዳን 'ማህዲ' ሠራዊቶች በዚህ ዕለትጦርነት ገጥመው፣ ኢትዮጵያውያኖቹ በማሸነፍ ላይ ሳሉ ንጉሠ ነገሥቱ፣ መጀመሪያ እጃቸው ላይ፤ ቀጥሎም ደረታቸውን በጥይት ስለተመቱ የኢትዮጵያው ሠራዊት ከሥፍራው በማፈግፈግ ሲለቅ ድሉ የ'ማህዲዎቹ' ኾነ። ንጉሠ ነገሥቱም ማታውኑ አረፉ። ፲፰፻፹፰ ዓ/ም - ኢጣልያም በአድዋ ጦርነት ድል ከተመታች በኋላ በዚሁ ምክንያት ጠቅላይ ሚኒስትሯ ፍራንቼስኮ ክሪስፒ ሥልጣኑን ለቀቀ። ፲፱፻፶፪ ዓ/ም - የሶቪዬት ሕብረት ፩ ሺህ ተማሪዎችን የሚያስተናገድ የቴክኒክ ትምህርት ቤት (የአሁኑ ባህር ዳር ዩኒቨርስቲ) ባህር ዳር ላይ እንደምትሠራ የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት መንግሥት አስታወቀ። (እንግሊዝኛ) http://en.wikipedia.org/wiki/March_9 (እንግሊዝኛ) P.R.O., FO 371/154836"} {"id": "31112", "contents": "ህውልዳል በኮሪያ የነገሠ ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "18272", "contents": "ማትሪክስ ማለት በአራት ማዕዘን የተደረደሩ ቁጥሮች ማለት ነው። ማትሪክስ የሚለው ቃል ከላቲኑ \"ማተር\" የመጣ ሲሆን ትርጉሙም እናት ማለት ነው። እናት የሚለው ቃል ለምን የአራት ማዕዘን ድርድር ቁጥሮች ስም እንደሆነ ወደኋላ እናያለን። ማትሪክሶች አጻጻፋቸው እንዲህ ይመስላል A = [ 10 5 22 0 100 4 7 55 41 ] {\\displaystyle \\mathbf {A} ={\\begin{bmatrix}10&5&22\\\\0&100&4\\\\7&55&41\\end{bmatrix}}} እንግዲህ 10፣ 5፣ 22፣ 0፣ 100 ፣ 4 ፣ 7፣ 55፣ እና 41 የማትሪክሱ አባላት ይሰኛሉ። እያንዳንዱ አግድም ረድፍ ሲሰኝ ፣ ከላይ ወደታች የተደረደረው ደግሞ አምድ በመባል ይታወቃል። የአንድ ማትሪክስ መጠን የሚወሰነው እንዲህ ነው፡ m ረድፎችና n አምዶች ያሉት ማትሪክስ m-በ-n ማትሪክስ ወይም m × n ማትሪክስ በመባል ይወሰናል፣ m እና n የማትሪክሱ ቅጥ ይሰኛሉ። ስለሆነም ከላይ ያየነው ምሳሌ 3-በ-3 ማትሪክስ ይሰኛል፣ ምክንያቱም 3 ረድፍና 3 አምድ ስላለው። አንድ ብቻ ረድፍ ( 1 × n ማትሪክስ)ያለው ማትሪክስ ረድፍ ጨረር ሲሰኝ m × 1 ማትሪክስ ደግሞ አምድ ጨረር ይሰኛል። ስለሆነም ማናቸውም የአንድ ማትሪክስ ረድፎችና አምዶች ተነጥለው ሲወጡ ራሳቸውን የቻሉ አምድ ጨረርና ረድፍ ጨረር ይሰራሉ። ለምሳሌ ከላይ በምሳሌ የቀረበውን ማትሪክስ የመጀመሪያ ረድፍ በመምዘዝ የሚከተለውን ረድፍ ጨረር እናገኛለን፡- a1,∗ = [ 10 5 222 ] {\\displaystyle {\\begin{bmatrix}10&5&222\\\\\\end{bmatrix}}}"} {"id": "18290", "contents": "በስነ- አምክንዮ ወይም ሒሳብ፣ እሙን ማለት በጣም ግልጽ ከመሆኑ የተነሳ ሌላ ማረጋገጫ ሳይቀርብለት እውነትነቱ የታመነ አረፍተ ነገር ማለት ነው። እሙን አረፍተ ነገሮች በአምክንዮ መስተጻምር እንደ ሃረግ በመቀጣጠል ርጉጥ አረፍተ ነገሮችን ይሰጡናል ማለት ነው። ምሳሌ፡ በዘመናት ታዋቂነትን ያተረፉ የእሙን ስብስቦች ቢኖሩ፣ ከክርስትስቶስ ልደት በፊት በ300 ዓ.ዓ. በነበረው ዩክሊድ የተጻፉት እንህ 5 እሙኖች ናቸው። ሁለት ቁጥሮች ከሌላ አንድ ቁጥር ጋር አንድ አይነት ከሆኑ እርስ በርሳቸውም አንድ አይነቶች ናቸው። ሐ እና ለ ሁለት አንድ አይነት ቁጥሮች ቢሆኑ ፣ መ እና ሠ እንዲሁ አንድ አይነት ቢሆኑ፣ ሐ+መ እና ለ+ሠ አንድ አይነት ናቸው። ሐ እና ለ ሁለት አንድ አይነት ቁጥሮች ቢሆኑ ፣ መ እና ሠ እንዲሁ አንድ አይነት ቢሆኑ፣ ሐ-መ እና ለ-ሠ አንድ አይነት ናቸው። ሁለት ቅርጾች ፍጹም አንድ ኅዋን ቢሞሉ፣ እርስ በርሳቸው አንድ አይነት ቅርጽ ናቸው። አንድን ቁጥር ከ ፩ በላይ በሆነ ቁጥር ቢያካፍሉ፣ ውጤቱ ምንጊዜም ከመጀመሪያው ቁጥር ያነሰ ነው።"} {"id": "18320", "contents": "ቀበቶ ከተጣጣፊ ቁስ የተሰራ አንድ ዙር የሚሰራ፣ ሁለት የሚሽከረከሩ መዘውሮችን የሚያገናኝ የማሽን ዓይነት ነው። ቀበቶወች ለእንቅስቃሴ ምንጭ ሆነው ሊያገለግሉ ይችላሉ፣ ወይም ድግሞ ኃይል ለማስተላለፍ ወይም አንጻራዊ እንቅስቃሴን ለመቆጣጠር ይረዳሉ። በቀበቶ ሁለትበከራወች በአንድ አቅጣጫ እንዲሽከረከሩ ማድረግ ይቻላል ወይም ከተፈለገ ቀበቶውን በማቋረጥ በተቃራኒ አቅጣጫ እንዲሽከረከሩ ማድረግ ይቻላል። በታላቅ የገበያ ቦታወች ላይ የሚሰራበት አመላላሽ ቀበቶ የዚህ ማሽን አንዱ ተግባራዊ መገለጫ ነው።"} {"id": "18380", "contents": "ኮራጅ የማሽን አይነት ሲሆን የፎቶ ኮፒ ማሽን ከመፈጠሩ በፊት የተለያዩ ምስሎችን ለመቅዳት ያገለግል ነበር። የኮራጅ አንዱ ጫፍ ሲንቀሳቀስ ሌላው ጫፍ ልክ እንደ መጀመሪያው ጫፍ እንቅስቃሴ ያደርጋል።"} {"id": "34892", "contents": "ሰባቱ ዝርያዎች (ዕብራይስጥ፦ שבעת המינים /ሽብዓት ሀሚኒም/) በብሉይ ኪዳን ኦሪት ዘዳግም 8፡8 የተዘረዘሩት የሀገረ እስራኤል 7 አይነት ልዩ ምርቶች ናቸው። ከነዚህም ውስጥ ሁለቱ እህሎች ሲሆኑ 5ቱ ደግሞ ፍሬዎች ናቸው። የተዘረዘሩት ሰባቱ ምርቶች ስንዴ፣ ገብስ፣ ወይን፣ በለስ፣ ሮማን፣ ወይራ እና ማር ናቸው። ማር ሲለን በአይሁዶች ልማድ ከተምር የተሠራው ማር መሆኑ ይታመናል እንጂ በዚህ ቁጥር የንብ ማር ማለት አይደለም። ስለዚህ 7ኛው ዝርያ ተምር ሆኖ ይቆጠራል። እነዚህ 7 ዝርያዎች እስከ አሁን ድረስ በእስራኤል አበሳሰል መሃል አይነተኛ ሚና ያጫውታሉ። በኦሪት ዘጸአት 23፡19 እና 34፡26 «የተመረጠውን የምድርህን ፍሬ በኲራት ወደ አምላክህ ወደ እግዚአብሔር ቤት አምጣ / ታገባለህ» እና እንደገና በዘዳግም 26፡2 «...አምላክህ እግዚአብሔር ከሚሰጥህ ምድር ከምትሰበስበው ፍሬ ሁሉ በኲራት ውሰድ...» ቢታዘዝም፣ በአይሁዶች ልማዳዊ ሕግጋት (ሚሽና) ዘንድ ግን ይህ ትዕዛዝ ማለት ከ7ቱ ዝርያዎች የሆኑት በኲራት ፍሬዎች ብቻ ወደ ቤተ መቅደስ ማምጣት ይገባል እንደ ማለት ያደርጉታል። The Seven Species of the Land of Israel (እንግሊዝኛ) The Biblical Seven Species (እንግሊዝኛ)"} {"id": "35138", "contents": "ስትራውቢንግ (ጀርመንኛ፦ Straubing) (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "35216", "contents": "ሳላ (ዕብራይስጥ፦ שלח /ሼላሕ/) በኦሪት ዘፍጥረት 10፡24፣ 11፡14፤ በመጽሐፈ ዜና መዋዕል ቀዳማዊ 1፡18፣ እንዲሁም በሉቃስ ወንጌል 3፡35 መሠረት የቃይንም ልጅና የዔቦር አባት ነበረ። የአማርኛ (ኢኦተቤ) ትርጉም እንደ ግሪክ ትርጉም እንዲህ ይላል። ሆኖም በዕብራይስጥ ብሉይ ኪዳን ትርጉም የቃይንም ስም አይታይም፣ በርሱ ፈንታ አርፋክስድ በቀጥታ የሳላ አባት ያደርገዋል። ዘፍጥረት 11፡14-15 ስለ ሳላ እንደሚለው፣ የሳላ ዕድሜ 130 ዓመት ሲሆን ዔቦርን ወለደ፣ ከዚያም ሳላ 330 ዓመት ኖረ። እነዚህ ቁጥሮች ከግሪኩ ትርጉም ሲገኙ የዕብራይስጥና ሳምራዊው ትርጉም ቁጥሮች ግን ይለያያሉ። በእብራይስጥ ትርጉም በ30 ዓመት ዔቦርን ወለደ፣ ከዚያም 403 ዓመት ኖረ፤ በሳምራዊውም በ130 ዓመት ኤቦርን ወለደ፣ ከዚያም 303 ዓመት ኖረ። በመጽሐፈ ኩፋሌ 8፡38 ሳላ ከአባቱ ቃይንምና ከእናቱ ሜልካ በ1432 አመተ አለም ተወለደ። በ1499 አ.አ. ሚስቱን ሙአክ አገባ፣ እርስዋም የአርፋክስድ ልጅ የኬሴድ ሴት ልጅ ትባላለች። በ1503 አ.አ. ሙአክ ዔቦርን ወለደችለት ይላል። የጀርመን ታሪክ ጸሐፊ ዮሐንስ አቬንቲኑስ 1513 ዓ.ም. ባሳተመው መዝገቦች ዘንድ፣ አሕዛብ ከሰናዖር ከተበተኑ በኋላ ሳላ ከዔቦርና ኢስተር (ዮቅጣን) ጋራ በአሁኑ ኦስትሪያ ዙሪያ ሠፈረ። ሳላ ከሠራቸው ከተሞች መካከል ማሪያ ዛልና ዛላሉቩ ይጠቅሳል። የሳላ አባት «ፓኖ» ደግሞ በፓኖኒያ ሠፈረ ይላል። የሳላ ዕድሜ 433 አመት ሲሆን እንዳረፈ ይጨምራል።"} {"id": "35672", "contents": "ግዕዝኤዲት (GeezEdit) የኢትዮጵያ ኮምፕዩተሮችና ሶፍትዌር ከኣቀረባቸው የተለያዩ ፕሮግራሞች ኣንዱ ነው። ግዕዝኤዲት ለመጀመሪያ ጊዜ ለገበያ የቀረበው እ.ኤ.ኣ. በ1994 ነው። ነፃ የአማርኛ መክተቢያ የማንንም ፈቃድና ዕርዳታ ሳይጠየቅ ግዕዝን በዊንዶውስ እና ማክ ኮምፕዩተሮች መክተብ ያስችላል። ለምሳሌ ያህል http://freetyping.geezedit.com ድረ ገጽ ሄዶ «ግዕዝኤዲት» የሚለውን ቃል ከትቦና ቀድቶ (ኮፒ) ቃሉን የውክፔዲያ መፈለጊያ ውስጥ በመለጠፍ (Paste) በዓማርኛ መፈለግ (Search) ይቻላል። ኣንድ ሌላ ቦታ የተጻፈ የዓማርኛ ጽሑፍ ኮፒ ኣድርጎ የግዕዝኤዲት መክተቢያ ገጽ ላይ በመለጠፍ ጽሑፉን ማረምና ማሻሻል ይቻላል። ይህ ፕሮግራም በነፃ በተሰጠበት ኣራት ዓመታት ውስጥ ከ፩ ሚሊዮን ጊዜ በላይ በተጠቃሚዎች ተከፍቷል። ጽሑፉንም በኢ-ሜይል ለእራስ በመላክ በእጅ ስልክ ማንበብ ስለሚቻል ዓማርኛውን በላቲን ፊደል ከመጻፍ ይገላግላል። እንዲህም ሆኖ ብዙ ኢትዮጵያውያን ገጹን ለማያውቁት ስለማያስተዋውቁ ድርሻዎቻቸውን እንዲወጡ ግንዛቤ ማስጨበጥ ኣንዳስቸገረ ቆይቷል። ግዕዝ ኮምፕዩተራይዝድ ሲደረግ የተከተበው በሁለት መርገጫዎች ነበር። ስለዚህ ማንኛውንም የግዕዝ ቀለም በሦስት መርገጫዎች መክተብ ነውር ነው። ምክንያቱም ሁሉንም የግዕዝ ቀለሞች እንደ ላቲኑ መክተቢያ በኣንድና ሁለት መርገጫዎች መክተብ ስለተቻለ ልንደሰትና ፊደላችንን ለዓለም የምናስተዋውቅበት ጊዜው ኣሁን ስለሆነ ነው። የነፃው ድረገጽ ኣንዱ ትልቅ ጥቅም በቤተ መጽሓፍት ኮምፕዩተሮች ዓማርኛ ጽሑፎችን ለመፈለግና ለማተም ነው። [1] ግዕዝኤዲት ግዕዝን ኮምፕዩተራይዝ በኣደረጉት በዶ/ር አበራ ሞላ የተፈጠረ ኣዲስ የግዕዝ መክተቢያ ነው። በእዚህ አዲስ ዘዴ እያንዳንዱ የግዕዝ ቀለም የሚከተበው በአንድ ወይም ሁለት መርገጫዎች ብቻ ነው። [2] ግዕዝኤዲት ቪድዮም እዚህ አለ። [3] የግዕዝኤዲት ኣከታተብ የመጀመሪያውን የባለቤትነት መብት ቍጥሩ 9,000,957 የዩናይትድ እስቴትስ ፓተንት ኣግኝቷል። [4] ለማይክሮሶት ዊንዶውስ ለእክስፒ እስከ ዊንዶውስ 10 ጋር የሚሠራ እዚህ ኣለ። [5] ለኣፕል ኣይፎን የእክ ስልክና ኣይፓድ ከዊንዶውስ ጋር ኣንድ ዓይነት በሆነው ኣከታተብ የሚሠራ ኣለ። [6] የድሮይድ የእጅ ስልክ ገጽ ዓለምኣቀፍ የኢትዮጵያውያን ባለሙያዎች እውቀት መለዋወጫ መረብ ኣበራ ሞላ GeezEdit [7] Ethiopic Character Entry, Dr. Aberra Molla ዶ/ር ኣበራ ሞላ] [8] Ethiopic Character Entry U.S.A. Patent 9,000,957 [9] ግዕዝኤዲት ለኣይፎንና ኣይፓድ [10] ግዕዝኤዲት ፈስቡክ"} {"id": "38792", "contents": "ሂጦሳ በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው። {{አቀማመጥ |align=center ሂጦሳ በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "47126", "contents": "ጀርመናዊ ቋንቋዎች የሕንዳዊ-አውሮፓዊ ቋንቋዎች ቤተሠብ ቅርንጫፍ ሲሆን፣ ሁላቸው ከቅድመ-ጀርማንኛ ደረሱ። የጀርመናዊ ቋንቋዎች ፫ ክፍሎች ምዕራብ ጀርመናዊ፣ ስሜን ጀርመናዊ፣ እና ምሥራቅ ጀርመናዊ ሲሆኑ ከነዚህ አንዱ ምሥራቅ ጀርመናዊ አሁን ጠፍቶ አይገኝም። ዋና ቋንቋዎቹ እንግሊዝኛ፣ ሆላንድኛ፣ እና ጀርመንኛ ሲሆኑ፣ በነዚህ ውስጥ አያሌ ንዑስ ቀበሌኞች አሉ። ምዕራብ ጀርመናዊ ቋንቋዎች ይዩ። እነዚህ ሁላቸው ከጥንታዊ ኖርስኛ ደረሱ። አሁን ዋናዎቹ ኖርዌይኛ፣ ስዊድኛ፣ ዳንኛ፣ አይስላንድኛ፣ ፋሮኛ ናቸው። እነዚህ ቋንቋዎች አሁን አይገኙም። ጎትኛ፣ የክሪሜያ ጎትኛ፣ ቫንዳልኛ፣ እና ቡርጉንድኛ ምሥራቅ ጀርመናዊ ልሳናት ነበሩ።"} {"id": "47276", "contents": "ካዛክኛ (қазақша /ቃዛቅሻ/) በካዛክስታንና በጎረቤት አገሮች በተለይም በቻይና ሕዝባዊ ሪፐብሊክና በሞንጎሊያ በ15 ሚሊዮን ያሕል ተናጋሪዎች የሚነገር የቱርኪክ ቋንቋዎች ቤተሠብ አባል ነው። በካዛክስታን ከ1932 ዓም እስካሁን የሚጻፈው በቂርሎስ ጽሕፈት ሲሆን በቅርቡ ወደ ላቲን ጽሕፈት ለመመለስ የሚል እቅድ አለ። በቻይና ከ1956 እስከ 1976 ዓም ድረስ በላቲን ጽሕፈት ተጽፎ ከ1976 ዓም ወዲህ በአረብኛ ጽሕፈት ተጽፏል። ይህም አረብኛ ጽሕፈት ደግሞ በቀድሞው ሶቭየት ኅብረት ከ1919 ዓም አስቀድሞ ለካዛክኛ ይጠቀም ነበር። የካዛክኛ ውክፔዲያ አለ! (ይህ ቋንቋ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "40964", "contents": "16 January በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) በዘመነ ማቴዎስ፣ በዘመነ ማርቆስና በዘመነ ሉቃስ ጥር 8 ቀን ማለት ነው። በዘመነ ዮሐንስ ግን (ዘመነ ሉቃስ የሥግር ዓመት በመሆኑ) ጥር 7 ቀን ላይ ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "48092", "contents": "ኡተር ፕረደሽ በስሜን የምትገኝ የሕንድ ክልል ናት።"} {"id": "48374", "contents": "2010ዎቹ ዓመተ ምኅረት ከ2010 ዓም ጀምሮ እስከ 2019 ዓም ድረስ ያሉት ዓመታት ናቸው። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "48470", "contents": "የበትረሳረንሰት ክፍለስፍን (Lycopodiophyta ወይም Lycophyta) ከአትክልት ስፍን ውስጥ አንድ የአትክልት ክፍለስፍን ነው። እንደ ሳርንስት በመምሰል፣ ዱኬ ወለድ ዕጽዋት ናቸው እንጂ ዘር የላቸውም። ነገር ግን እንደ ሳርንስት ሳይሆኑ፣ ሸንዳማ ዕጽ ናቸው። እንደ ሌሎቹ ሸንዳማ ዕጽዋት ሁሉ ሳይሆኑ፣ ነጠላ ሸንዳ ብቻ አላቸው። አሁን በዚህ ክፍለስፍን 1,290 ሕያው ዝርዮች ይኖራሉ። በዘመናዊ ሥነ ሕይወት ጥናት ዘንድ የክፍለስፍኑ ሶስት መደባት እነዚህ ናቸው፦ የበትረሳርንሰት መደብ (Lycopodiopsida) - በትረሳርንሰትና አስታ ሳርንስት የላባ ተክል መደብ (Isoetopsida) - ላባ ተክል፣ ዛላ ሳርንስት፣ እና በቅድመ-ታሪክ የጠፋው ታላላቁ ቅርፊት ዛፍ እባብ-አሳ-ሳር ቅጠል (Zosterophyllopsida) - በቅድመ-ታሪክ የጠፋ መደብ"} {"id": "45908", "contents": "ኮሌክቲብ ሴክዩሪቲ (እንግሊዝኛ፦ Collective Security፣ «የጋራ ጸጥታ») በትብብር ያለው እያንዳንዱ መንግሥት የአንዱ ጸጥታ የሁላቸው ጉዳይ መሆኑን የሚቀበልበት እንደዚሁም ዘቻን ወይም የሰላምን ሁከት እንዲከላከል የጋራ መልስ ለማቅረብ ቃሉን የሚሰጥበት እንደ ጸጥታ ማስተዳደር ሊታወቅ ይቻላል። ይህም የጸጥታ አስተዳደር ፖሊቲካዊ፣ ክፍለ-ዓለማዊ ወይንም ዓለም ዓቀፍ ሊሆን ይችላል። (ይህ ፖለቲካ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "48806", "contents": "ናዝሬት (ዕብራይስጥ፦ /ናጽራት/፣ አረብኛ፦ /አን-ናጺረ/ በእስራኤል የሚገኝ ከተማ ነው። ኢየሱስ ያደገበት ቦታ ስለ መሆኑ ይታወቃል።"} {"id": "4012", "contents": "የኤቨረስት ተራራ በከፍታ ከአለም አንደኛ ደረጃውን የያዘው ተራራ ሲሆን በሂማላያ የተራሮች ሰንሰለት የሚገኝ ኔፓልና የቻይና ሕዝባዊ ሬፑብሊክ የሚጋሩት ተራራ ነው። Morning view of Mount Everest Mount Everest relief map Aerial photo of Everest from the south, behind Nuptse and Lhotse (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "49772", "contents": "ቴሌስኮፕ ሩቁን ቅርብ አድርጎ ለማሳየት የሚያስችል የሌንሶች ወይንም የአንጸባራቂ መስታውቶች፣ ወይንም የሁለቱ ድብልቅ ቅንብር መሳሪያ። ይህ መሳሪያ የተፈለሰ በኔዘርላንድ አገር፣ በ17ኛው ክፍለ ዘመን ነው።"} {"id": "48998", "contents": "በቀን ለ24 ሰዓት እየቆጠራችሁ፣1 ትሪሊዮን ላይ ለመድረስ፣ 31ሺ 688 ዓመት ይፈጅባችኋል፡፡ የኤሌክትሪክ ወንበር የተፈለሰፈው በአንድ የጥርስ ሀኪም ነው፡፡ የዶሮ ረዥሙ የተመዘገበ የአየር ላይ በረራ 13 ሰከንድ ነው፡፡ የጥንት ግብፃውያን ከድንጋይ በተሰራ ትራስ ላይ ይተኙ ነበር፡፡ እስከ 1976 ዓ.ም (እኤአ) በአሜሪካ ፍራንክሊን በሚል የሚጠራ ግዛት ነበር፡፡ ዛሬ ያ ግዛት ቴኒዝ በመባል ይታወቃል፡፡ በዓመት ከ10 ሺ በላይ አዕዋፋት ከመስተዋት መስኮቶች ጋር በመጋጨት ይሞታሉ፡፡ በምድር ላይ ከአንድ ሚሊዮን በላይ የእንስሳት ዝርያዎች አሉ፡፡ ከአራት አሜሪካውያን አንዱ በቴሌቪዥን መስኮት ታይቷል፡፡ አምፑል ፈልሳፊው ቶማስ ኤዲሰን ጨለማን ይፈራ ነበር፡፡ ሰውነታችን በሰከንድ 15 ሚሊዮን ቀይ የደም ሴሎችን እየፈጠረ ይገድላል፡፡ ማር አይበላሽም፡፡ 3ሺ ዓመት ያስቆጠረ ማር ለምግብነት ይውላል፡፡"} {"id": "10438", "contents": "እግዚአብሔር የግዕዝ ቋንቋ ቃል ሲሆን ትርጓሜውም እግዚእ ማለት ገዢ ወይም ጌታ ሲሆን፤ ብሔር ማለት ደግሞ ስብሰባ /ብሄር ወይም አገር ማለት ነው። የተሟላ ትርጉም ፡ የብሔር ገዢ ከሁሉ በላይ የሆነ ፡ ዓለምን የፈጠረ ፡ ብቸኛ አለቃ ማለት ነው። የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍሎች የተጻፉት በሶስት ቋንቋዎች ሲሆን የመጀመሪያው ክፍል በዕብራይስጥና በአረማይክ እንዲሁም የኋለኛው በግሪክ መሆኑ ይታወቃል። እግዚአብሔር በሚለው የግዕዝ ቃል የተተካው ስም በዋነኞቹ እና በመጀመሪያዎቹ ቅጅዎች የፈጣሪን ስም የሚወክሉት አራት የእብራይስጥ ፊደላት (יהוה) ተጽፎ የነበረ ሲሆን አጠራራቸውም ዮድ ሄ ዋው ሄ ነው። በቀድሞ ዘመን ተነባቢዎች ብቻ የሚጻፉ ሲሆን አናባቢዎችን የሚጨምረው አንባቢው በመሆኑ በዘመናችን የእነዚህን አራት ፊደላት ትክክለኛ አነባበብ በእርግጠኛነት የሚያውቅ የለም። ሆኖም ወደ ትክክለኛው በእጅጉ የሚቀርቡ ሁለት የአማርኛ አጠራሮች ይገኛሉ። እነሱም ይሖዋ እና ያህዌህ የሚሉት ሲሆኑ በ1879 የአማርኛ ትርጉም መፅሓፍ ቅዱስ አንድ ጊዜ (ይሆዋ)፣ በ1941 ትርጉም ሁለት ጊዜ (ያህዌ) አንዲሁም በአዲሱ መደበኛ ትርጉም እጅግ በርካታ ቦታ ላይ (ያህዌ) በሚል ተጽፈው ይገኛሉ። በግዕዝ ፍልስፍና B-H-R (𐩧𐩢𐩨) የሚለው ሥር ብሔር ወይም ባሕር ከመስጠት በላይ ትርጉሙ ማናቸውም ባሕር ዓይነት፣ የዓለም፣ የሀሣብ፣ የድምጽ፣ የጠፈር፣ ወይም የመንፈስ ባሕር ቢሆን፤ ባሕሩ የባሕሩም ክፍሎች ሁሉ ወሰኖች እንዳሉባቸው በቀላል ሊገለጽ የሚችል ነው። እንግዲህ ወሰኖቹን የሚወስነው አወሳኝ ወይም ገዢው ኃይል «ብሔሩን የሚገዛ» ወይም በግዕዝ «እግዚአብሔር» በመባል ሊታወቅ ይቻላል። ይህ ላይኛ ፈቃድ ፈጣሪው ጸባይ የሰማዩ አባታችን ሲሆን ያለ እርሱ ረድኤት ምንም አለመቻሉን የሚል ግንዛቤ ነው። ስለዚህ የማናቸውም ተቃዋሚ ወይም ጋኔን ፈቃድ ቢኖር በእግዚአብሔር ፈቃድና ትግዕስት ብቻ ነው ስንኳ ለጊዜው ሊቃወሙት የሚቻለው (ኩፋሌ 10:5-7)።"} {"id": "4306", "contents": "1 January 2018 - 10 September 2018 እ.ኤ.ኣ. = 2010 ዓ.ም. 11 September 2018 - 31 December 2018 እ.ኤ.ኣ. = 2011 ዓ.ም."} {"id": "14242", "contents": "ሀብት የጠዋት ጤዛ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው። - ሃብት ቋሚ እንዳልሆነ የሚያሳይ ነው።"} {"id": "14248", "contents": "ሀዘንን የፈራ በደስታ የተጣራ የአማርኛ ምሳሌ ነው። -"} {"id": "2554", "contents": "ረ ሩ ሪ ራ ሬ ር ሮ ሯ ርእስ በጥንታዊ አቡጊዳ ተራ 20ኛው ፊደል ነው። እንዲሁም በከነዓን በአራማያ በዕብራይስጥ ፊደሎች በሶርያም 20ኛው ፊደል «ሬስ» ይባላል። በዓረብኛ ደግሞ ተመሳሳይ ፊደል «ራእ» ተብሎ በ«አብጃድ» ተራ 20ኛ ነው። የርእስ መነሻ ከቅድመ-ሴማዊ ጽሕፈት እንደ ሆነ ይታስባል። በዚህ ጽሕፈት ፊደሉ የራስ ስዕል መስለ። ለዚህም ተመሳሳይ የግብጽ ሀይሮግሊፍ ነበር። አጠራሩ ግን «ተፕ» ነበር። በግብፅ የሠሩት ሴማውያን ግን በቋንቋቸው «ሬስ» ስላሉት፣ ይህ ስዕል \"ር» ሆኖ እንዲሰማ መጣ። የከነዓን «ሬስ» እንዲሁም ከዚህ ምልክት ተወስዶ በዚያ መንገድ የዕብራይስጥና የአራማያ «ሬስ» የአረብኛም «ራእ» ወለደ። ከዚህ በላይ የግሪክ አልፋቤት ፊደል «ሮ» (Ρ, ρ) አባት ሆነ። እሱም የላቲን አልፋቤት (R r) እና የቂርሎስ አልፋቤት (Р р) ወላጅ ሆነ። ስለዚህ እነዚህ ሁሉ የ«ርእስ» ሩቅ ዘመዶች ሊባሉ ይቻላል። በተጨማሪ የግዕዝ ቁጥር ፻ (መቶ) ከግሪኩ ρ በመወሰዱ እሱም የ«ረ» ዘመድ ነው።"} {"id": "12904", "contents": "ማባዛት ማለት ከመደመር፣ መቀነስ፣ ማካፈል ጋር እንደ አራቱ መሰረታዊ የቁጥር ሂሳብ ስሌቶች የሚታይ ነው። ስራውም አንድን ቁጥር በሌላ ቁጥር ማብዛት ነው። በኢትዮጵያውያን ዘንድ ሲሰራበት የነበረው የማባዛት ዘዴ በምሳሌ እንሆ። 12ን በ13 ለማባዛተ ከፈለግን እንዲህ እናረጋለን፡- 12*13 አንደኛውን ቁጥር በ2 ካበዙ በኋላ ሌላኛውን ደግሞ በ2 ያካፍላሉ፣ ተካፍሎ የቀረውን ይተውታል ከዚያ በቀኝ በኩል በሚገኙት የማይካፈሉ (odd) ቁጥሮች ትይዩ ያሉትን የግራ ቁጥሮች ይደምራሉ። በምሳሌያችን ላይ እንደሚታየው 13፣ 3 እና 1 በቀኝ የማይካፈሉ ቁጥሮች ሲሆኑ፣ በነሱ ትይዩ ያሉትን ስንደምር 12+48+96= 156 ይህ ዘዴ ለኮምፒውተር ስራ አገልግሎት በጣም ጠቃሚ ሊሆን ይቻላል ምክንያቱም ከባይናሪ የቁጥር ስርዓት ጋር ተዛማጅነት ስላለው። (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "14470", "contents": "ሆሆሆ ስቄ ልሙት አለ ሰውየው የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሆሆሆ ስቄ ልሙት አለ ሰውየው የአማርኛ ምሳሌ ነው። ለምጸት የሚያገለግል ተርትና ምሳሌ ይመስላል።"} {"id": "14488", "contents": "ሆዴን በልቶኝ ጎኔን ቢያኩኝ አይገባኝ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሆዴን በልቶኝ ጎኔን ቢያኩኝ አይገባኝ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ለችግሬ መፍትሄ እንጂ ሌላ እርዳታ አልፈልግም ይመስላል ትርጉሙ"} {"id": "3160", "contents": "1978 አመተ ምኅረት ሐምሌ 20 ቀን - ሚልተን ኦቦቴ 2ኛ ጊዜ ከዑጋንዳ መሪነት ወረዱ። ነሐሴ 20 ቀን - በመርዝ ጋዝ አደጋ በካሜሩን 1700 ሰዎች ሞቱ። ጳጉሜ 2 ቀን - ዴስሞንድ ቱቱ በኤጲስቆፖሳዊ ቤተክርስቲያን በደቡብ አፍሪካ መጀመርያ ጥቁር ኤጲስ ቆጶስ ሆኑ። ፖርቱጋልና እስፓንያ ወደ አውሮፓ ህብረት ተጨመሩ።"} {"id": "16642", "contents": "መርዓዊ ዮሐንስ ታዋቂ ኢትዮጵያዊ ድምፃዊ ነው። መርዓዊ ዮሐንስ ተወልዶ ያደገው አዲስ አበባ ውስጥ ሲሆን ወደ ሙዚቃ ዓለም የገባው የስምንት ዓመት ልጅ እያለ ነው። ወለጆቹ በትምህርቱ እንዲተጋ በማሰብ በቀድሞው አስፋወሰን ትምህርት ቤት አስገብተውት ነበር። ሆኖም መርዓዊ በዚያን ዘምን ቀደምት የነበሩትን ድምጻውያን በተለይም የጥላሁን ገሠሠን የምኒልክ ወስናቸውንና የግርማ ነጋሽን ድምጽ በሬዲዮ በሚያዳምጥበት ወቅት በስሜት አብሯቸው ይመንን ነበር። መርዓዊ የአሥር ዓመት ልጅ እያለ በት/ቤቱ ውስጥ የወላጆች ቀን በዓል ይከበራል። በዚያን ቀን ወላጆችና በርካታ እንግዶች በተሰበሰቡበት በነበረው ቃጭል ድምጽ ልዩ ጣዕም ያለው ዜማ ያሰማል። ገና ልጅ ሳለ «አልማዜ» የምትባለውን ዘፈኑን ስለተጫወተ አድናቂዎቹ ሁሉ መርዓዊን «አልማዜ» እያሉ ይጠሩት ነበር። መርዓዊ ከተጫወታቸው ዘፈኖች መካከል በተለይ «በይ ደህና ሁኝ»፣ «እንኰይ እንኰይ»፣ «እንደምን አለሽ እህቴ»፣ «ሁሉ ጉድ አፈላ»፣ «ውቤ ከረሜላ»፣ «ተለየሽኝ»፣ «አንቺን ያዩ ሁሉ» እና «አትንኩብኝ» የተሰኙት ዜማዎቹ ታዋቂ አድርገውት ነበር። ናሽናል ቢብሊዮግራፊ ቡድን፣ የአንጋፋ አርቲስቶች መዝገበ የሕይወት ታሪክ፣ መጋቢት ፳፻፣ ገጽ 18 (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "15916", "contents": "ሳይንስ የሚለው ቃል ከላቲን scientia (/ስኪየንቲያ/) የመጣ ሲሆን ትርጉሙም «ዕውቀት» ማለት ነው። ሆኖም ግን በአሁኑ ዘመን ሳይንስ ማለት ዕውቀት ማለት አይደለም። ሳይንስ የዕውቀት ዘርፍ ነው እንጂ ሁሉ ዕውቀት ሳይንስ አይደለም። ፍልስፍና ለምሳሌ ሳይንስ አይደለም ምንም እንኳ ዕውቀት ቢሆንም። ሂሳብ ለምሳሌ ሳይንስ አይደለም ዕውቀት ይሁን እንጂ። ሳይንስ ማለት በተግባር ሊፈተኑ በሚችሉ ማብራሪያዎችና እንዲሁም ትንቢቶች መንገድ እውቀትን የሚገነባ እና የሚያደራጅ መዋቅር ነው። «ሊፈተን የሚችል» ሲባል እውነትነቱ ሊረጋገጥ የሚችል ማለት ሳይሆን ውሸት አለመሆኑ ሊረጋገጥ የሚችል ማለት ነው። በሁለቱ መካከል ከፍተኛ ልዩነት አለ፣ ሳይንስን ከሃይማኖትና ከሌሎች የዕውቀት ዘርፎች የሚለየው ይህ ወሳኝ ልዩነት ነው። ሳይንስ ባጠቃላይ መልኩ የሳይንሳዊ ዘዴ ተብሎ የሚታወቀውን የምርምር መንገድ ይከተላል። መንገዱ በራሱ ገጽ ላይ የተብራራ ስለሆነ እዚህ ላይ መመለስ አያስፈልግም። ሲውዶ-ሳይንስ ወይም ሐሣዊ ሳይንስ በተቀራኒ የተመሠረተው በ«እኩያ ግፊት» (ንቀት ይሉኝታ) እና ከቡድን ውግዘት ላይ ነው እንጂ በሳይንሳዊ ዘዴ ላይ በተለይም የሙከራ ውጤት በጭራሽ በቅንነት በማስረዳት ላይ አይሆንም። ባለፈው ክፍለዘመን ለፖለቲካ ብለው ለዚህ አይነት ሐሣዊ ሳይንስ ገንዘብ ያወጡት መንግሥታት ለምሳሌ ናዚ ጀርመን እና የሶቪዬት ሕብረት እንደ ነበሩ ተባለ፤ አሁንም ቢሆን ብዙ ሐሣዊ ዜና ስለ ፖለቲካ ሲወጣ ነው በተባለበት ወቅት እንኖራለን። የአንዱ መንግሥት «ሳይንስ» ለሌላው «ሲውዶ-ሳይንስ» ሊሆን ይችላል፤ ለምሳሌ የቱርክ ሙስታፋ ኬማል አታቱርክ መንግሥት ከ1928-1930 ዓም የፀሐይ ቋንቋ ሃልዮን ይደግፍ ነበር። ^ «ሳይንስ» የሚለው አጠራር ከእንግሊዝኛው ቃል «science» ነው፤ ለዚሁም አጠራር ታሪካዊ ምክንያት በተጨማሪ Cን እና ታላቅ የአናባቢ መፈራረቅን ያንብቡ።) ^ http://www.m-w.com/dictionary/science"} {"id": "15946", "contents": ""} {"id": "15958", "contents": "ሴትና አህያ ዱላ ይወዳል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሴት ልጅ መደብደብ አለባት ከሚል ኋላ ቀር አስተሳሰብ የመጣ።"} {"id": "13546", "contents": "Play media ነፃነት የኢትዮጵያ ታዋቂ ዘፋኝ ስትሆን ብዙ ዘመናዊ የሙዚቃ ስራወችን በማቅረብ ትታወቃለች።"} {"id": "18808", "contents": "ድዋይት አይዘንሃወር (እንግሊዝኛ: Dwight D. Eisenhower) የአሜሪካ ሠላሳ አራተኛ ፕሬዝዳንት ነበሩ። ፕረዝዳንቱ ሥልጣን ላይ የወጡት እ.አ.አ. በ1953 ሲሆን በስልጣን ዘመናቸው ምክትል ፕሬዝዳንት ሁነው የተሾሙት ሪቻርድ ኒክሰን ናቸው። ፕሬዝዳንቱ የሪፐብሊካን ፓርቲ አባል የነበሩ ሲሆን ከሥልጣን የወረዱት እ.አ.አ. በ1961 ነበር። የአሜሪካ ፕሬዚዳንት የአሜሪካ ፕሬዝዳንቶች ዝርዝር (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "20644", "contents": "ከመቶ ሀምሳ ዳዊት የልብ ቅንነት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ከመቶ ሀምሳ ዳዊት የልብ ቅንነት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "18340", "contents": "ሳይንስና ቴክኖሎጂ መዝገበ ቃላት ፡ በኢትዮጵያውያ ምሁራን ለተለያዩ የዕውቀት ዘርፎች የሚያገለግሉን እንግሊዝኛ ቃላት ወደ አማርኛ እንዲተረጉም ተደርጎ የተሰናዳ መጸሃፍ ነው። መጽሃፉ በታህሳስ 1989ዓ.ም. አዲስ አበባ ታተመ። ምንም እንኳ አንድ አንድ ቃላቶችን ቃል በቃል በመተርጎም የእንግሊዝኛውን ሃሳብ ቢያዛባም፣ በአጠቃላይ መልኩ መጽሃፉ ጥሩ ስለሆነና አንድ ወጥ ስራን በውክፒዲያ ለመስራት ከዚህ መጽሃፍ ትርጓሜወች ተወስደው ቢሰሩ ለውክፒድያ ጠቃሚነት አለው። በማስረጃ ተደግፎ፣ የመዝገበ ቃላቱ ትርጓሜ ምንም አሳማኝ ካልሆነ ግን ተሳታፊ የራሱን አሳማኝ ቃል ቢወስድና ለምን ይህን እንዳደርገ ውይይቱ ላይ ቢጽፍ ጥቅሙ ከፍተኛ ነው። ^ Thanks to: Lapsley/Brooks Foundation @ good-amharic-books.com"} {"id": "20884", "contents": "ዛፎች ቢጠፉ ቁጥቋጦች ዛፎች ነን አሉ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዛፎች ቢጠፉ ቁጥቋጦች ዛፎች ነን አሉ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21004", "contents": "የሌባን ጠበቃ ደርበህ ውቃ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሌባን ጠበቃ ደርበህ ውቃ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "18394", "contents": "ግንቦት ፩፣ የእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም የልደት ቀን ሲሆን ፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪፻፵፩ ኛው ዕለት ፤ የፀደይ/በልግ ወቅት ፴፮ ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፻፳፭ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፻፳፬ ቀናት ይቀራሉ። ፲፱፻፳፰ ዓ/ም - የኢጣልያ ንጉሥ ቪክቶርዮ ኢማኑኤል ሣልሣዊ፣ የኢትዮጵያን ሕዝብ እና ግዛት በኢጣልያ አስተዳደር ሥር የሚያደርግ አዋጅ አስንገረው፣ ይሄንኑ አዋጅ ለዓለም መንግሥታት እንዲሰራጭ አዘዙ። የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥትነት ማዕርግ ከዚህ ዕለት ጀምሮ የእሳቸውና የወራሾቻቸው እንደሆነ፣ የኢትዮጵያም ሕዝብ እና ግዛት በእንደራሴ እንደሚታደደር በዚሁ አዋጅ ይፋ ተደርገ። ፲፱፻፴፯ ዓ/ም - የኢጣልያ ንጉሥ ቪክቶርዮ ኢማኑኤል ሣልሣዊ፣ ከዙፋናቸው ወርደው ዘውዱ ወደንጉሥ ዳግማዊ ኡምቤርቶ ተዛወረ። ፲፱፻፷፫ ዓ/ም የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ሁለተኛው ኢትዮጵያዊ ፓትርያርክ አቡነ ቴዎፍሎስ ስርዓተ ሲመት በመንበረ ፀባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ተከናውኗል። ፲፱፻፺፫ ዓ/ም - በጋና ርዕሰ ከተማ አክራ የእግር ኳስ ሜዳ በሚካሄድ ጨዋታ ላይ ተመልካች ሕዝብ በዳኛው ውሳኔ ባለመስማማቱ የተነሳውን ረብሻ ለማብረድ፣ ፖሊሶች የተኮሱት የጢስ ቦምብ ሕዝቡን የባሰውን ሲያተራምሰው በተከሰተው ትርምስና የሰው ግፊያ ፻፳፱ ሰዎች ተቸፍልቀው ህይወታቸውን አጡ። ፲፰፻፵፬ ዓ/ም - ራስ መኮንን ከ ልዕልት ተናኘወርቅ ሣህለ ሥላሴ እና ከደጃዝማች ወልደሚካኤል ወልደ መለኮት ጎላ ወረዳ ደረፎ ማርያም በሚባል ሥፍራ ተወለዱ። ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ፣ “ሕይወቴና የኢትዮጵያ እርምጃ” ፩ኛ መጽሐፍ (፲፱፻፳፱ ዓ/ም) (እንግሊዝኛ) http://en.wikipedia.org/wiki/May_9"} {"id": "21154", "contents": "የማታፍር ድመት ስሜ ገብረማሪያም ነው ትላለች የአማርኛ ምሳሌ ነው። የማታፍር ድመት ስሜ ገብረማሪያም ነው ትላለች የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "19252", "contents": "ሊቢያ የአለም ባንዲራዎች ሰንደቅ ዓላማ (ይህ ባንዲራዎች ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "19294", "contents": "ኒካራጓ የኒካራጓ እጅ ቋንቋ የአለም ባንዲራዎች ሰንደቅ ዓላማ (ይህ ባንዲራዎች ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "19330", "contents": "ፐላው የአለም ባንዲራዎች ሰንደቅ ዓላማ (ይህ ባንዲራዎች ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "19414", "contents": "ቃሮኛ በኢትዮጵያ የሚነገር ኦሟዊ ተብሎ በሚታወቀው የቋንቋ መደብ የአፍሮ-እስያ ቤተሰብ የሚካለል ቋንቋ ነው።"} {"id": "22000", "contents": "ደፋርና ጭስ ምን ያመጣሉ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ደፋርና ጭስ ምን ያመጣሉ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22720", "contents": "ኣጣጥ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ወገን ነው። በቅርቡ ጊዘ የዚህ ወገን ሳይሳዊ ስም ከMaytenus ወደ Gymnosporia ተዛወረ፣ በብዙ መጻሕፍትም «Maytenus» ይባላሉ። ገራም አጣጥ - G. senegalensis አተት - G. arbutifolia የኣጣጥ ቅጥል ለሆድ ቁርጠት ይኘካል። የአጣጥ አገዳ ልጥ ዱቄት ከምግብ ጋራ ተቀላቅሎ በእርሻ ላይ ተስፋፍቶ አይጥን ለመከልከል ነው። ^ በደብረ ሊባኖስ ዙሪያ ያለው ሕዝብ መድሃኒታዊ እጾች እውቀናና ጥቅም 1998 ዓም ከጥላሁን ተክለሃይማኖት፣ ሚሩጸ ጊዳይ፣ ግርማይ መድኅን፣ ያለም መኮነን፣ አዲስ አበባ ዩኒቬርሲቴ፣ አክሊሉ ለማ ተቋም ^ የፍቼ፣ ኦሮሚያ ባህላዊ መድሃኒት ጥናት 2006 ዓም ከዓቢዩ እኒየው እና ሌሎች፣ ጎንደርና አዲስ አበባ ኡኒቨርሲቲዎች ሥነ ፍጥረት ኮሌጆች"} {"id": "22168", "contents": "ዶሮ በልጅዋ አንጀት ትጫወታለች የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዶሮ በልጅዋ አንጀት ትጫወታለች የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22174", "contents": "ዶሮ ባሏ ሲሞት ሞተች እጢስ ገብታ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዶሮ ባሏ ሲሞት ሞተች እጢስ ገብታ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21502", "contents": "የጫማ ጠጠርና የእንጀራ ልጅ እያደር መቆርቆሩ አይቀርም የአማርኛ ምሳሌ ነው። የጫማ ጠጠርና የእንጀራ ልጅ እያደር መቆርቆሩ አይቀርም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22222", "contents": "ጅራፍ መትቶ ያለቅሳል ባለጸጋ በድሎ ተመልሶ ይወቅሳል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ጅራፍ መትቶ ያለቅሳል ባለጸጋ በድሎ ተመልሶ ይወቅሳል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22324", "contents": "አሪ ወረዳ የምገነዉ በደቡብ ኦሞ ዞን በደቡብ ብሄር ብሄረሰቦች ክልላዊ መንግስት ስሆን 25 ቀበሌዎቻ አሉት።"} {"id": "31258", "contents": "ነመድ በአየርላንድ ልማዳዊ አፈ ታሪክ ዘንድ በአየርላንድ በጥንት የሰፈረ ንጉሥ ነበር። የነመድ ዘመድ ፓርጦሎን ወገን በቸነፈር ከሞተ 30 ዓመታት በኋላ የነመድ ወገን ከእስኩቴስ እንደ ደረሰ ይጻፋል። በነመድ ዘመን 4 ሐይቆች ከምድር መነጩ። ነመድ በሮስ ፍሬቃይን ውግያ የፎሞራውያንን አለቆች ጋንና ሰንጋንን ገደላቸው። አምባዎች በራይጥ ቂምባይጥና በራይጥ ቂንደይቅ እንደ ቆፈረ 12ም ሜዳዎች እንደ ተጠሩ ይጨመራል። በሌላ 3 ውግያዎች ደግሞ ነመድ ፎሞራውያንን አሸነፈ፦ ባድብግና በኮናሕት፤ ክናምሮስ በለይንስተር፣ ሙርቦልግ በዳልሪያታ። 9 አመት ከደረሰ በኋላ ነመድም ከቸነፈር ሞተ። ከዚያ የፎሞራውያን አለቆች ኮናንድና ሞርክ በነመድ ወገን ላይ ዕጅግ ጨቆኑባቸው። የፎሞራውያን አምባ የኮናንድ ግምብ በቶሪ ደሴት ላይ ነበር። ከነመዳውያን ምርት፣ ወተትና ልጆችም ሳይቀሩ 2 ሢሶዎች በየዓመቱ ለፎሞራውያን ማቅረብ ነበረባቸው። ከጊዜ በኋላ ግን ነመዳውያን አመጹ፣ 60,000 ነመዳውያን ተነሥተው ግንቡን አጠፉ፣ ኮናንድን ገደሉ። ከደሴቱ ሲመለሱ ግን መርከቦቻቸው በሞርክ ወገን ተሰመጡ። ሌቦር ጋባላ ኤረን የጊላ ኮማይን ግጥም (1064 ዓም) ሲጠቅስው፣ ይህ የሆነው የነመድ ወገን ከደረሰው 217 ዓመት በኋላ ነበር። የቀሩት ነመዳውያን ተበተኑ፤ አንድ ወገን ወደ ታላቅ ብሪታንያ ገባ፤ አንዱም ወደ ስሜን ሄዶ ቱአጣ ዴ ዳናን ሆኑ፤ ሦስተኛውም ወገን ከነመድ ተወላጅ ስምዖን ጋራ ወደ ግሪክ አገር ገባ። ግሪኮች ግን ባርዮች አደረጉዋቸው፤ አፈር በቦርሳዎች ውስጥ ወደ ተራራ ጫፍ መሸከም ነበረባቸው። ስለዚህ ስማቸው «ፊር ቦልግ» (የቦርሳ ሰዎች) ተባለ። ከሌላ 200 ዓመታት በኋላ የነመድ ተወላጆች የነበሩት 5000 ፊር ቦልግ ከግሪክ አገር በ1,130 መርከቦች አመለጡ። መርከቦቹንም ወይም ከቦርሳዎች ፈጠሩ ወይም ከግሪኮች ሰረቁ፤ እንደ ልማዱ ዝርዝሩ ይለያያል። መጀመርያ በእስፓንያ ደርሰው ከዚያ ወደ ነመድ አገር ወደ አይርላንድ ተመልሰው በ፭ አለቆቻቸው ሥር ወረሩ። ዋና አለቃቸው ስላንጋ መጀመርያው የፊር ቦልግ ከፍተኛ ንጉሥ ሆነ። ይህ ሁሉ ከአይርላንድ ታሪክ መጻሕፍት ውጭ አልተገኘም።"} {"id": "31282", "contents": "'አይድ ዋሪድናቅ የ አየርላንድ ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31348", "contents": "ዱዊ ፊን በአይርላንድ አፈ ታሪክ ከ644 እስከ 634 ዓክልበ. ግድም ድረስ የአየርላንድ ከፍተኛ ነጉሥ ነበር። የአይርላንድ ታሪኮች እንዳሉት የዱዊ ዘመን ለ10 ዓመታት ቆየ። የላውድ አቆጣጠሮች (1014 ዓም ተቀነባብሮ) እና የድሮ አቆጣጠር በመከተል፣ ይህ ከ644 እስከ 634 ዓክልበ. ድረስ ይሆናል። (በኋላ የታዩት ታሪኮች ግን ከዚያ በፊት ያደርጉታል።) (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31396", "contents": "ታንግ (ቻይንኛ፦ 湯) በጥንታዊ ቻይና የሻንግ ሥርወ መንግሥት መሥራች ንጉሥ ነበር። ቀዳሚው ጄ ስለ አገዛዙ በጣም ስለ ተጠላ አንዱ መኮንን የሻንግ ልዑል ሃይለኛ ሊሆን ቻለ። ብዙ ወገኖች ታማኝነት ከሥያ ንጉሥ ወደ ሻንግ ግዛት ይዛወሩ ነበር። በ1628 ዓክልበ. ታንግ የሻንግ ንጉሥ ሆነ።.ታንግ አማካሪ ሚኒስትሩን ዪ ዪንን እንደ ተልእኮ ለ፫ ዓመት ወደ ጄ ግቢ ላከው። የሻንግ ሃያላት በ1621 ዓክልበ ሎንና ቸንግ አሸነፉ፣ በ1620 ዓክልበ. ታንግ ለአንድ አመት ያህል በጄ እሥር ቤት ተያዘ። ታንግ ወጥቶ በ1616 ዓክልበ. ወንን አሸነፈ፣ በ1614 ዓክልበ. ዌይን ያዘና ጦርነት በጉና በኩንዉ ላይ ጀመረ። ያንጊዜ የጄ ዋና ዘጋቢ ዦንግ ጉ ወደ ሻንግ ወገን ሸሸ። በ1613 ዓክልበ. ጉ አውራጃ በሻንግ ተሸነፈ፣ «ሦስት ፀሓዮች አብረው ታዩ» ተዘገበ (ፍቹ ግልጽ አይደለም)፤ እና የፔ ልዑል ቻንግ ከጄ ግቢ ወደ ሻንግ ወገን ሸሸ። በ1612 ዓክልበ. ሻንግ ኩንዉን አሸነፈ። በመጨረሻም በ1611 ዓክልበ. የሻንግ ሃያላት በሥያ ላይ በሚንግትያው ውግያ አሸነፉዋቸው። ታንግ ንጉስ ጄን ወደ ስደት አባረረውና ያንጊዜ የመላው ቻይና ንጉሥ ሆነ። በቀርቀሃ ዜና መዋዕል ውስጥ የታንግ ዘመን የሻንግ መስፍን ከሆነበት ከ1628 ዓክልበ. ጀምሮ ስለሚቆጥረው፣ ታንግ በ18ኛው ዓመት የቻይና ንጉሥ ሆነ ይላል። ከ1610 እስከ 1605 ዓክልበ ድረስ በቻይና ዝናብ ቀርቶ ታላቅ ድርቆትና ረሃብ ይዘገባል። በ1609 ዓክልበ."} {"id": "44470", "contents": "ረንሰነብ አመነምሃት (ወይም ራኒሶንብ) ላይኛ ግብጽ በ2ኛው ጨለማ ዘመን (13ኛው ሥርወ መንግሥት) በ1791 ዓክልበ. ግድም የገዛ ፈርዖን ነበረ። የኻአንኽሬ ሶበክሆተፕ ተከታይ ነበረ። ስሙ በቶሪኖ ቀኖና ነገሥታት ዝርዝር ሲገኝ ዘመኑ ለ፬ ወር ብቻ እንደ ቆየ ይላል። አንድ ቅርስ ብቻ እሱም «ረንሰነብ አመነምሃት» የሚል ዶቃ ሕልውናውንና ሁለተኛውን ስም አመነምሃት ያሳያል። በአቶ ራይሆልት አሳብ፣ ይህ ማለት የአመነምሃት (፭፣ ፮፣ ፯?) ልጅ እንደ ነበር ያስያል። K.S.B. Ryholt: The Political Situation in Egypt during the Second Intermediate Period, c. 1800 – 1550 BC, Carsten Niebuhr Institute Publications, vol. 20. Copenhagen: Museum Tusculanum Press, 1997 (እንግሊዝኛ)"} {"id": "31456", "contents": "'ዦው ፒንግ የ ቻይና ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "30856", "contents": "ወንድሜ አህያህን ሽጥልኝና ሁለት ጆሮውን ቆርጨ ስሙን ጎራድ ብየ ላውጣለት ቢለው ዋጋየን ስጠኝ እንጂ እንኳን ሁለት ጆሮውን ፬እግሩን ቆርጠህ ድምቡልቡሎ በለው አለው። ወንድሜ አህያህን ሽጥልኝ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "30916", "contents": "1 አስድሩባል — የእስፓንያ ንጉሥ ነበረ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "6534", "contents": "1 January 904 - 2 September 904 እ.ኤ.ኣ. = 896 ዓ.ም. 3 September 904 - 31 December 904 እ.ኤ.ኣ. = 897 ዓ.ም."} {"id": "3636", "contents": "ሳንቲያጎ(እስፓንኛ፦ Santiago de Chile) የቺሌ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 5,333,100 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 4,372,800 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 33°27′ ደቡብ ኬክሮስ እና 70°40′ ምዕራብ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል። Palacio de La Moneda"} {"id": "3684", "contents": "ቴህራን የኢራን ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 7,796,257 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 35°40′ ሰሜን ኬክሮስ እና 51°26′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል። ቴህራን ከ9ኛ መቶ ዘመን ዓ.ም. ጀምሮ ይታወቅ ነበር። ከ1787 ዓ.ም. ወዲህ የመንግሥት ዋና ከተማ ሆኗል።"} {"id": "15954", "contents": "ሴት ይወዷል ማጀት ያንጎዳጉዷል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ለሴት ሲሉ የማይሰሩትንም ይሰራሉ?"} {"id": "12264", "contents": "የኢድ አላድሃ በዓል በሙስሊሞች ነብዩሏህ ኢብራሒም ልጃቸውን ነብዩሏህ ኢስማኢልን በአረፋ ተራራ ላይ በአላህ ትዕዛዝ ሊሠዎ የነበረበት ቀን የሚከበርበት በአል ነው። ነገር ግን ለአላህ ምስጋና ይገባውና በምትኩ በአላህ ትዕዛዝ በግ ሊያርዱ በቅተዋል። ይህን በአል የእስልምና እምነት ተከታዮች ወደ መስጂድ በመሄድ እና ሶላት በመስገድ ያከብራሉ። : ይህ ፡ አጭር ፡ ሃይማኖት ፡ ነክ ፡ ጽሑፍ ፡ መሠረት ፡ ወይም ፡ መዋቅር ፡ ነው። እርስዎ ፡ ሊያስፋፉት ፡ ይችላሉ!"} {"id": "12990", "contents": "ኢትዮጵያ ውስጥ የሚሰራ የምግብ አይነት ሲሆን፣ የሚሰራውም ከተብላላ በሶ ነው። ==አዘገጃጀት ==ሻሜታ"} {"id": "13008", "contents": "ኢትዮጵያ ውስጥ የሚሰራ የምግብ አይነት ሲሆን፣ የሚሰራውም ከሚዳቋ ነው።"} {"id": "17004", "contents": "ፒያኖ በቁልፎች ድርድር ለመጫወት የሚያስችል ዘመናዊ የሙዚቃ መሳሪያ ነው። ይህ መሣሪያ በአለማችን ላይ እጅግ የተለመደ ሲሆን በተለይም በሙዚቃ መሣሪያ ብቻ ለተቀናበሩ ሙዚቃዎች መስሪያነት ያገለግላል። በቀላሉ ለመያዝ የማይመች እና ዋጋውም እጅግ በጣም ውድ በመሆኑ በቀላል የሙዚቃ ቡድኖች ውስጥ አይገኝም። በዚህም ለከፍተኛ የሙዚቃ ቅንብሮች እና ትዕይንቶች ዋናውን ሚና የሚጫወት መሣሪያ ነው። በፒያኖ ላይ አንድን ቁልፍ መጫን ከበስተኋላው ያለው ወካይ መዶሻ ከብረት ተሠርተው የተወጠሩትን ጅማቶች እንዲመታ እና ድምፅ እንዲፈጥር ያደርገዋል። የመጀመሪያው ዘመናዊ ፒያኖ የተሠራው ጣልያን ሀገር ውስጥ በባርቶሎሚዮ ክሪስቶፎሪ (1655 –1731) ሲሆን ይህ ሠው በፈርዲናንዶ ዲ መዲቺ የሙዚቃ መሣሪያ ጠባቂ ተደርጎ የተቀጠረ ሠው ነበር። እንደ ሃይድን፣ ሞዛርት እና ቤትሆቨን የሉ የሙዚቃ ጠበብቶች የተጠቀሙበት ፒያኖ በአሁኑ ጊዜ ካለው ፒያኖ እንደሚለይ ግልፅ ነው። የሮማንቲኮች ሙዚቃ ለራሱ የተፃፈው ከዘመናዊዮቹ ፒያኖዎች የተለየ ተደርጎ ነው። ዘመናዊዩ ፒያኖ በሁለት ዓይነት ተመርቶ ይቀርባል። እነዚህም ግራንድ ፒያኖ እና አፕራይት ፒያኖ ናቸው። ማለት ጂ፡ቁልፍ የፒያኖ ዋና ዋና ክፍሎች ድረም (ከበሮ) ሳክሶፎን ክላርኔት ትራምፔት ጊታር የፒያኖ ገፅ History of the Piano Forte፣ የብላይንድ ፒያኖ ቱነርስ ማህበር፣ UK የፍሬድሪክ ታሪካዊ የፒያኖ ስብስብ (ይህ ባሕል ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "14400", "contents": "ንጥረ-ነገር (elements) ፡ በግእዝ የሚታወቅ ክስተት ነው። «ፎር ኤሌሜንት»` በግእዝ አራቱ ባሕርያት ይባላል ። ይህ ዕውቀት በጥንቱ ዘመን ተንሰራፍቶ የነበረ ሲሆን አብዛኞች ከባቢሎኒያኑ ኤኑማ ኤሊኒስ (ከክርስቶስ ልደት በፊት በ18-16ኛው ክፍለ ዘመን መካከል የተጻፈ) ጽሁፍ እንደተነሳ ያምናሉ። በዚህ ጽሁፍ መሰረት የሁሉ ነገር መሰረቶች ፡- ባህር፣ ሰማይ፣ መሬትና ነፋስ ናቸው። ለዚህ ሌላ አምራጭ ያለው ፤ ስረ-መሰረት ስረ-ምንጭ፡ የሚለው ቃል ነው ። ነገር ግን በዘመናት ሂደት ይህ እውቀት እየተሻሻለ መጥቶ በኋላ ላይ አራቱ የተፈጥሮ ስረ መሰርት፦ እሳት፣ ዉሃ፣ መሬት፣ አየር ናቸው ተባለ። ይህ በግዕዙ ሰፍሮ የሚገኝ ዕውቀት ነው። አንድ ቁስ ነገርን አካሉን የገነቡት የመሰረት ድንጋዮች። መሰረቱን ያቀናበሩት ነገሮች። መስራች ነገሮች። ጡብ ለቤት አንደኛው መስራች ነገር ነው። የሚገነቡት ነገሮች። አፈጣጠር። ንጥረ መሰረት፣ ወይም ንጥሬት። መሠርዮት፡ ያፈጣጠር ፎርም፡ ያፈጣጠር ይዘቱ። የመሰረት አንጃው። የተሰራበት ቅመማ-ቅመሙ። አካላዊ ክፍል። የተቀናበረበት ነገር። (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "52396", "contents": "ቮልዲሚር ኦሌክሳንድሮቪች ዘለንስኪ (ዩክሬንኛ፡ Володимир Олександрович Зеленський፣ የዩክሬን ፕሬዝዳንት [ ʋoloˈdɪmɪr olekˈsɑndrowɪdʒ zeˈlɛnʲsʲkɪj]፤ የዛሬ 25 ጃንዋሪ 1978 ፖለቲከኛ ነው የተወለደው። ዘለንስኪ ያደገው በማዕከላዊ ዩክሬን ውስጥ በዲኒፕሮፔትሮቭስክ ግዛት ዋና ከተማ በሆነችው በ Kryvyi Rih ውስጥ የሩስያ ቋንቋ ተናጋሪ ሆኖ ነበር። በትወና ሥራው ከመጀመሩ በፊት ከኪየቭ ብሔራዊ ኢኮኖሚክ ዩኒቨርሲቲ በሕግ ዲግሪ አግኝተዋል። ከዚያም ኮሜዲውን ተከታትሎ Kvartal 95 የተባለውን ፕሮዳክሽን ኩባንያ ፈጠረ፣ ፊልሞችን፣ ካርቶኖችን እና የቴሌቭዥን ፕሮግራሞችን ሰርቶ የሰዎች ተከታታይ የቴሌቭዥን ፕሮግራሞችን ያዘጋጀ ሲሆን በዚህ ውስጥ ዘለንስኪ የዩክሬን ፕሬዝዳንት ሚና ተጫውቷል። ተከታታዩ ከ2015 እስከ 2019 የተለቀቀ እና እጅግ ተወዳጅ ነበር። ከቴሌቭዥኑ ጋር ተመሳሳይ ስም ያለው የፖለቲካ ፓርቲ እ.ኤ.አ. በማርች 2018 በክቫርታል 95 ሰራተኞች ተፈጠረ። Zelenskyy እ.ኤ.አ. በታህሳስ 31 ቀን 2018 ምሽት ላይ በ 2019 የዩክሬን ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ እጩነቱን አሳውቋል ፣ የወቅቱ ፕሬዝዳንት ፔትሮ ፖሮሼንኮ የአዲስ ዓመት ዋዜማ አድራሻ በቲቪ ቻናል 1+1 ላይ። ከፖለቲካ ውጭ የሆነ ሰው ለምርጫው በግምባር ቀደምትነት ከቀዳሚዎቹ አንዱ ሆኗል። ፖሮሼንኮን በማሸነፍ በሁለተኛው ዙር 73.23% ድምጽ በማግኘት አሸንፏል። እራሱን ፀረ-ሙስና እና ፀረ-ሙስና አርበኛ አድርጎ አስቀምጧል። እንደ ፕሬዝደንት ዘሌንስኪ የኢ-መንግስት እና በዩክሬን እና በሩሲያኛ ተናጋሪው የአገሪቱ ህዝብ መካከል አንድነት ደጋፊ ነበር። 11–13  የመግባቢያ ስልቱ ማህበራዊ ሚዲያን በተለይም ኢንስታግራምን በብዛት ይጠቀማል፡ 7–10  ፕሬዝደንት ሆነው ከተሾሙ ብዙም ሳይቆይ በተካሔደው ፈጣን የህግ አውጭ ምርጫ ፓርቲያቸው በከፍተኛ ደረጃ አሸንፏል። በአስተዳደሩ ጊዜ ዜለንስኪይ ለቬርኮቭና ራዳ አባላት የህግ ያለመከሰስ መብት መነሳትን፣ አገሪቱ ለ COVID-19 ወረርሽኝ ወረርሽኝ እና ለተከተለው የኢኮኖሚ ውድቀት ምላሽ እና በዩክሬን ውስጥ ሙስናን በመዋጋት ረገድ የተወሰነ መሻሻልን ተቆጣጠረ። Zelenskyy በፕሬዚዳንትነት ዘመቻው የዩክሬን ከሩሲያ ጋር የነበራትን የተራዘመ ግጭት እንደሚያቆም ቃል ገባ እና ከሩሲያው ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን ጋር ለመነጋገር ሞክሯል። የዜለንስኪ አስተዳደር እ.ኤ.አ. በ 2021 ከሩሲያ ጋር ያለው ውጥረት ተባብሷል ፣ በመጨረሻም በየካቲት 2022 ቀጣይነት ያለው የሩሲያ ወረራ ሲጀምር የዜለንስኪይ የሩሲያ ወታደራዊ ግንባታ ወቅት የዩክሬን ህዝብ ለማረጋጋት እና ለአለም አቀፉ ማህበረሰብ ዩክሬን እንዳልሆነች ማረጋገጥ ነበር። አጸፋውን ለመመለስ ፈልጎ ነበር.እሱ መጀመሪያ ላይ በቅርብ ጦርነት ማስጠንቀቂያ እራሱን አግልሏል, በተጨማሪም የደህንነት ዋስትናዎችን እና ዛቻውን \"ለመቋቋም\" ከኔቶ ወታደራዊ ድጋፍ እንዲደረግ ጥሪ አቅርቧል."} {"id": "18066", "contents": "የኢትዮጵያ ታሪክ፡ ኑብያ አክሱም ዛጉዬ በተክለ ጻድቅ መኩሪያ የተደረሰ እንዲሁም በ[[ትንሳኤ ዘጉባኤ ማተሚያ ቤት በ1951 ዓ.ም. የታተመ መጽሐፍ።"} {"id": "19140", "contents": "ስብስብ ሲባል ተለይተው ሊዘርዘሩ የሚችሉ ነገሮች ክምችት ማለት ነው። ሥነ ስብስብ የሒሳብ ጥናት መሰረት ከመሆኑ የተነሳ በአሁኑ ወቅት በሁሉም የሂሳብ ዘርፎች ሰርጾ ይገኛል። ስለሆነም ከመዋዕለ ህጻናት እስከ ዩኒቨርስቲወች ድረስ የስብስብ ጥናት እንደ ትምህርት ይሰጣል። ከላይ እንደተጠቀሰው ስብስብ ማለቱ ጥርት ብለው የተለዩ ነገሮች (የየቅል ነገሮች) ክምችት ማለት ነው። እኒህ የተከማቹ ነገሮች፣ እያንዳንዳቸው፣ የስብስቡ አባል ይሰኛሉ። የአንድ ስብስብ አባላት ማናቸውም አይነት ነገር ሊሆኑ ይችላሉ ፦ ሰወች፣ ቁጥሮች፣ ፊደሎች፣ ሌሎች ስብስቦች፣ ወዘተ..."} {"id": "19152", "contents": "ሚያዝያ ፲፫፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪፻፳፫ኛው ዕለት ሲሆን፤ የፀደይ (በልግ)ወቅት ፲፰ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፻፵፫ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፻፵፪ ቀናት ይቀራሉ። ፲፱፻፳፰ ዓ/ም ፋሺስት ኢጣሊያኖች ማኅበረ ሥላሴን በቦምብ አቃጠሉ ፲፱፻፶፪ ዓ/ም - የብራዚል ርዕሰ ከተማ ከሪዮ ዲዣኔሮ ወደ አዲሷ ብራዚሊያ ተዛወረ። ፲፱፻፶፰ ዓ/ም - ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ጃማይካን ለመጎብኘት ኪንግስተን ሲገቡ ከመቶ ሺ የማያንሱ ሰዎች የደመቀ አቀባበል አደረጉላቸው። ይሄን ዕለት የ’ራስ ተፈሪያን’ ተከታዮች በየዓመቱ የዚያን የጉብኝት ማስታወሻ አድርገው ያከብሩታል። ፲፱፻፹፩ ዓ/ም - መቶ ሺ ተማሪዎች በቤይጂንግ ከተማ ‘ቲያናንመን’ አደባባይ ላይ የቻይናን የፖለቲካ ሥርዓት በመቃወም የሰላማዊ ሰልፍ አካሄዱ። ፲፰፻፹፩ ዓ/ም - የጀርመን የናዚ ፖለቲካ ቡድን መሥራችና መሪ የነበረው አዶልፍ ሂትለር በዚህ ዕለት ተወለደ። ፲፱፻፲፰ ዓ/ም - የታላቋ ብሪታኒያ ንግሥት ዳግማዊት ኤልሳቤጥ በሎንዶን ተወለዱ። (እንግሊዝኛ) http://www.thepeoplehistory.com/april21st.html (እንግሊዝኛ) http://jamaica-gleaner.com/pages/history/story0022.html http://www.ethiopianreporter.com ኪንና ባህል፡ ሳምንቱ በታሪክ"} {"id": "19176", "contents": "ክሮኤሽያ የአለም ባንዲራዎች ሰንደቅ ዓላማ (ይህ ባንዲራዎች ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "2022", "contents": "ጳጉሜ ፭ ቀን: ብሄራዊ ቀን በጂብራልታር... 1252 - እጣልያ የንጉስ ወገን በፓፓ ወገን በሞንታፔርቲ ድል አደረገ። 1788 - የፈረንሳይ ሰራዊት በኦስትሪያ ጭፍሮች ላይ በባሣኖ ውግያ አሸነፉ። 1831 - ጆን ኸርሸል መጀመርያ ፎቶ አነሳ። 1842 - ካሊፎርኒያ 31ኛ ክፍላገር (ስቴት) ሆነች። 1911 - በሳንዠርመን ውል ዩጎስላቪያ፣ ሃንጋሪና ቸኮስሎቫኪያ ከኦስትሪያ ነጻነታቸውን አገኙ። 1931 - ኩሩቭ ፖሎኝ በጀርመን ሉፍትቫፈ (የአየር ኀይል) በቦምብ ተደበደበች። 1934 - በ2ኛ አለማዊ ጦርነት የጓደኞች ሃያላት በማጁንጋ ማዳጋስካር ደረሱ። ፲፱፻፶፪ ዓ/ም አበበ ቢቂላ በሮማ የበጋ ኦሊምፒክ ውድድር ፵፪ ኪሎ ሜትር ከ፻፺፭ ሜትር ርቀት ጫማ ሳያደርግ በባዶ እግሩ በታሪክ ተሰምቶ በማይታወቅ ሁኔታ የማራቶን አሸናፊና የክብረ ወሰን ባለቤት ሆነ። 1966 - ጊኔ-ቢሳው ነጻነቱን ከፖርቱጋል አገኘ። 1994 - ገለልተኛ አገር የሆነ ስዊስ በመጨረሻ የተባበሩት መንግስታት አባል ሆነ።"} {"id": "21162", "contents": "የማያልፍ ነገር የለም ምሽትም በማለዳ ይተካል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የማያልፍ ነገር የለም ምሽትም በማለዳ ይተካል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "2400", "contents": ""} {"id": "20784", "contents": "ውሀና ገደል እያሳሳቀ ይወስዳል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ውሀና ገደል እያሳሳቀ ይወስዳል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21588", "contents": "ያለ ይበዛል (አለ ወፍጮ) የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያለ ይበዛል (አለ ወፍጮ) የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21672", "contents": "ያልታደለች ከንፈር ሳትሳም ታድራለች የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልታደለች ከንፈር ሳትሳም ታድራለች የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "3162", "contents": "1958 አመተ ምኅረት የካቲት 23 ቀን - ሚልተን ኦቦቴ የዑጋንዳ ፕሬዚዳንት ሆኑ። ነሐሴ 17 ቀን - መጀመርያ የምድር ፎቶ በጨረቃ ምኋር ካለ ሰው ሰራሽ መንኮራኩር ተነሣ። ጳጉሜ 1 ቀን - የአፓርትሃይድ መስራች በደቡብ አፍሪካ ጠቅላይ ሚኒስትር ኸንሪክ ፈርቩርድ በስብሰባ ተውጎ ተገደለ። የቤሊዝ ዋና ከተማ ቤልሞፓን ተሠራ። የኮንጎ ዲሞክራቲክ ሪፑብሊክ ዋና ከተማ ስም ከሊዮፖልድቪል ወደ ኪንሻሳ ተቀየረ።"} {"id": "41070", "contents": "23 September በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) በዘመነ ማቴዎስ፣ በዘመነ ማርቆስና በዘመነ ሉቃስ መስከረም 13 ቀን ማለት ነው። በዘመነ ዮሐንስ ግን (ዘመነ ሉቃስ የሥግር ዓመት በመሆኑ) መስከረም 12 ቀን ላይ ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "41166", "contents": "22 October በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) በዘመነ ማቴዎስ፣ በዘመነ ማርቆስና በዘመነ ሉቃስ ጥቅምት 12 ቀን ማለት ነው። በዘመነ ዮሐንስ ግን (ዘመነ ሉቃስ የሥግር ዓመት በመሆኑ) ጥቅምት 11 ቀን ላይ ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "35964", "contents": "አበበ ገላው የኢሳት (የኢትዮጵያ ሳታላይት ቴሌቭዥን) ጋዜጠኛ ሲሆን በአሜሪካን በሮናልድ ሬገን ሕንጻ የምግብ ዋስትናን አስምልክቶ ግንቦት ፰ ቀን ፳፻፬ ዓ.ም. በተካሄደው የቡድን ፰ (Group 8) ስብስባ ላይ የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ ንግግር ለማድርግ በጀመሩ ጊዜ በከፍተኛ ድምጽ በመጮህ ጠቅላይ ሚኒስተሩ አምባገነን እንደሆኑና፣ በኢትዮጵያ ውስጥ ከፍተኛ የመብት ረገጣ ወንጀል እንዳካሄዱ፣ የታሰሩ የፖለቲካ እስረኞች እንዲፈቱ እና «ምግብ ያለ ነፃነት ዋጋ ቢስ ነው... ነፃነት.. ነፃነት... ነፃነት...» በማለት (በእንግሊዝኛ) ድምፁን አሰማ። ብዙ ኢትዮጵያውያን ሲያደንቁት ጥቂት የመንግሥት ደጋፊዎች ደግሞ ዝተውበታል። (ይህ ፖለቲካ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "42246", "contents": "የደማስቆ ሰነድ በቁምራን ዋሻዎች ከ1938 ዓ.ም ጀምሮ ከተገኙት ብራናዎች መካከል አንዱ ሲሆን ከዚያ በፊት ሌላ ቅጂ በካይሮ በ1889 ዓ.ም. ተገኝቶ ይታወቅ ነበር። ስለ መጨረሻ ቀን ሲነበይ እንዲህ ይላል። «የጽድቅ መሪ» ከተሰበሰበበት ቀን ጀምሮ ከድተው ለሐሣዊዉ የተሰለፉ ሁሉ እስከ መጥፋታቸው ድረስ አርባ ዓመት ያህል ይሆናል። የደማስቆ ሰነድ (እንግሊዝኛ) የደማስቆ ሰነድ - ሌላ ትርጒም (እንግሊዝኛ)"} {"id": "44784", "contents": "ኤስቱዲያንቴስ ቴኮስ (እስፓንኛ፦ Club Deportivo Estudiantes Tecos de la UAG) በዛፖፓን፣ ሜክሲኮ የሚገኝ የእግር ኳስ ክለብ ነው። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "37104", "contents": "ይስማዕከ ወርቁ ኢትዮጵያዊ ወጣት ደራሲ ሲሆን ዴርቶጋዳ በተባለዉ መፅሀፉ በአንባቢዎቹ ዘንድ ታዋቂነትን አግኝቷል፡፡ይስማዕከ እስካሁን ስድስት መፅሀፍትን ለህትመት አብቅቷል፡፡በቅርቡ ያሳተመዉ ተከርቸም (የመጀመርያ መፅሀፉ)፣ ሁለተኛ መፅሀፉ ተልሚድ፣ ለዴርቶጋዳ መምጫ ግጥም የወንድ ምጥ፣ ዴርቶጋዳ፣ ለራማቶሃራ መምጫ ግጥም የቀንድአዉጣ ኑሮ፣ ራማቶሀራ ይጠቀሳሉ ፡፡ Hello,ሚሊዮን . References: ^ www.facebook.com/Axafos ^ http://www.subi2000.com/"} {"id": "37110", "contents": "ዴርቶጋዳ በ ፪፼፩ዓ.ም.በደራሲ ይስማዕከ ወርቁ የቀረበ ልብ-ወለድ ሲሆን ሳይንሳዊ ዘዉግ ያለዉ የኢትዮጵያን አንድነት የሚስብክ መጽሀፍ ነዉ።መጽሀፉ ለዶ/ር ኢ/ር ቅጣዉ እጅጉ ማስታወሻነት ተበርክቷል።ከብዙ በጥቂቱ ገፀ-ባህሪያቱ ሻጊዝ እጅጉ(በእዉኑ አለም ቅጣዉ እጅጉ )፣ሚራዥ፣ሲጳራ፣ሜሮዳ፣ዣንጊዳ፣ጌራ፣አባ ፊንህሰ፣አባ ዠንበሩ ..። ዴርቶጋዳን የኢትዮጵያን ስነ-ጽሁፍ አንድ እርምጃ ወደፊት ያራመደ ብለዉ ብዙ የኢትዮጵያ ሙህራን ጽፈዋል.ይስማዕከ የዴርቶጋዳን ቀጣይ ክፍል ዴርቶጋዳ ፪(ራማቶሃራን)ለህትመት ዴርቶጋዳን በጻፈ በአመቱ ፪፼፪ አብቅቷል። ይህ ያለዉን ችሎታ ያሳየናል።አንዳንድ ጥራዝ ንጠቅ ሀያሲያን ይስማዕከን ሲተቹ ይስማዕከ የሰጠዉ መልስ \"ትችቶች ምንም መጥፎ ቢሆኑ ይበልጥ እንድሰራ ያደርጉኛል\"።ቢሆንም ቅሉ ይስማዕከ በስራዎቹ በኢትዮጵያዊያን ልብ ዉስጥ ለዘላለም ይኖራል።ይስማዕከ በመጽሀፉ ብዙ ነገሮችን ለመጥቀስ ሞክሯል ስለ መልካም አስተዳደር እጦት በኢትዮጵያ፣ስለ ጥንት ኢትዮጵያዊያን ጀግንነትና ተጋድሎ፣ስለ ፍቅር፤ስለ ኢትዮጵያዊያን ሙህሮች... በአሁኑ ሰዓት ይስማዕከ ዴርቶጋዳ እስከ \"ዮቶድ\" ድረስ ለህትመት አብቅቷል። እነሱም፥ዴርቶጋዳ፣ራማቶሃራ፣ዣንቶዣራ፣ዮራቶራድ እና ዮቶድ ናቸው።"} {"id": "37518", "contents": "ኤኳዶር (Ecuador) በደቡብ አሜሪካ የሚገኝ አገር ሲሆን ዋና ከተማው ኪቶ ነው። በጐረቤቶቹ ኮሎምቢያ፣ ፔሩ፣ እና በፓሲፊክ ውቅያኖስ ይዋሰናል። ይፋዊው ቋንቋ እስፓንኛ ነው። ኤኳዶር በእስፓንና «የምድር ወገብ» ማለት ሲሆን ስሙን ያገኘው በዚያው ኬክሮስ ላይ በመቀመጡ ነው። የኤኳዶር ሪፐብሊክ ዴሞክራስያዊ ሀገር ሲሆን በፕሬዚደንት ይመራል። ከደቡብ አሜሪካ 1000 ኪ/ሜ. ወደ ምዕራብ በፓሲፊክ የሚገኙት ጋላፓጎስ ደሴቶች የኤኳዶር ናቸው። በተጨማሪ ኤኳዶር በተለያዩ ተፈጥሮአዊ መናኸሪያዎች በጣም ብዙ ልዩ ልዩ የዱር አራዊትና አትክልት አሉበት፤ ለምሳሌ የጋላፓጎስ ታላላቅ ባሕር ኤሊ። እነዚህ ኤሊዎች ከአንድ መቶ ዓመት በላይ በሕይወት ሊኖሩ ይችላሉ፣ አንዱ ኤሊ እንኳን የ170 ዓመታት ዕድሜ ነበረው። የተፈጥሮአዊ መናኸሪያ መብቶች በኤኳዶር 2000 ዓ.ም. ሕገ መንግሥት ተረጋግጠዋል። ኤኳዶር ነፃነቱን በ1822 ዓ.ም. አገኘ። ከዚያ በፊት በስፓኒሽ መንግሥት ቅኝ ግዛት ለረጅም ጊዜ ስትሆን ለአጭር ጊዜ ደግሞ በግራን ኮሎምቢያ ሪፐብሊክ ውስጥ ተጨመረ። የነፃነቱ ትግል ለረጅም ዘመን ቆይቶ ብዙ የሰው ልጅ ሕይወት ፈጅቶ ነበር። ከዚያ ጀምሮ አገሩ ወይም ሲቪል ወይም ወታደራዊ መንግሥታት በመፈራረቅ ኖሮዋል። ምጣኔ ሀብቱ የተለማ ነው። የኗሪ ብሔሮችና አፍሪካዊ-ኤኳዶራውያን ሕዝብ ሁለቱም በኤኳዶር ባሕል ላይ ተጽእኖ በመሆናቸው የአስተዋጽኦ ሚና አጫውተዋል። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "37686", "contents": "ኦረንሴ (እስፓንኛ፦ Orense) የእስፓንያ ከተማ ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "45144", "contents": "ባልቲክ ባሕር በስሜን አውሮጳ የሚገኝ ባህር ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "37848", "contents": "አሜሪካዎች ማለት የስሜን አሜሪካ እና የደቡብ አሜሪካ አህጉሮች አንድላይ ሲቆጠሩ የሚባሉት ስም ነው።"} {"id": "38148", "contents": "ትሮጎዶላይት (ግሪክ፦ Τρωγλοδύται /ትሮግሎዲውታይ/፤ ሮማይስጥ፦ Troglodytae፣ Troglodyti) በግሪካውያንና ሮማውያን የታሪክ ጸሐፊዎች ዘንድ ዋሻ ውስጥ የሚኖሩ የጥንት ስዎች ነበሩ። የትሮጎዶላይት ሕዝብ በተለይ በቀይ ባሕር ዳር በአፍሪቃ እንደ ኖሩ ይጻፍ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "3797", "contents": "ካርቱም (አረብኛ الخرطوم )የሱዳን ዋና ከተማ ነው። የተመሠረተው በ1813 ዓ.ም. በግብጽ ገዥ ሙሐመድ ዓሊ ነበረ። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 5,717,300 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 1,397,900 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 15°33′ ሰሜን ኬክሮስ እና 32°32′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል።"} {"id": "5363", "contents": "1 January 1482 - 6 September 1482 እ.ኤ.ኣ. = 1474 ዓ.ም. 7 September 1482 - 31 December 1482 እ.ኤ.ኣ. = 1475 ዓ.ም."} {"id": "5465", "contents": "1 January 1433 - 6 September 1433 እ.ኤ.ኣ. = 1425 ዓ.ም. 7 September 1433 - 31 December 1433 እ.ኤ.ኣ. = 1426 ዓ.ም."} {"id": "5909", "contents": "1 January 1212 - 4 September 1212 እ.ኤ.ኣ. = 1204 ዓ.ም. 5 September 1212 - 31 December 1212 እ.ኤ.ኣ. = 1205 ዓ.ም."} {"id": "2543", "contents": "ፈ ፉ ፊ ፋ ፌ ፍ ፎ ፏ ፈፍ (ወይም አፍ) በጥንታዊ አቡጊዳ ተራ 17ኛው ፊደል ነው። እንዲሁም በከነዓን በአራማያ በዕብራይስጥ ፊደሎች በሶርያም 17ኛው ፊደል \"ፔ\" ይባላል። በዓረብኛ ደግሞ ተመሳሳይ ፊደል \"ፋእ\" ተብሎ በ\"አብጃድ\" ተራ 17ኛ ነው። የፈፍ መነሻ ከቅድመ-ሴማዊ ጽሕፈት እንደ ሆነ ይታስባል። በዚህ ጽሕፈት ፊደሉ የአፍ ስዕል መስለ። ለዚህም ተመሳሳይ የግብጽ ሀይሮግሊፍ ነበር። አጠራሩ ግን «ረ» ነበር። በግብፅ የሠሩት ሴማውያን ግን በቋንቋቸው «ፔ» ስላሉት፣ ይህ ስዕል «ፕ» ሆኖ እንዲሰማ መጣ። ኋላም «ፍ» የምለውን ተናባቢ ደግሞ አሰማ። የከነዓን «ፔ» እንዲሁም ከዚህ ምልክት ተወስዶ በዚያ መንገድ የዕብራይስጥና የአራማያ «ፔ» የአረብኛም «ፋእ» ወለደ። ከዚህ በላይ የግሪክ አልፋቤት «ፒ» (Π, π) አባት ሆነ። እሱም የላቲን አልፋቤት (P p) እና የቂርሎስ አልፋቤት (П п) ወላጅ ሆነ። ስለዚህ እነዚህ ሁሉ የ«ፈፍ» ሩቅ ዘመዶች ሊባሉ ይቻላል። በተጨማሪ የግዕዝ ቁጥር ፹ (ሰማንያ) ከግሪኩ π በመወሰዱ እሱም የ«ፈ» ዘመድ ነው።"} {"id": "5999", "contents": "1 January 1167 - 5 September 1167 እ.ኤ.ኣ. = 1159 ዓ.ም. 6 September 1167 - 31 December 1167 እ.ኤ.ኣ. = 1160 ዓ.ም."} {"id": "4745", "contents": "1 January 1790 - 8 September 1790 እ.ኤ.ኣ. = 1782 ዓ.ም. 9 September 1790 - 31 December 1790 እ.ኤ.ኣ. = 1783 ዓ.ም."} {"id": "6113", "contents": "1 January 1110 - 4 September 1110 እ.ኤ.ኣ. = 1102 ዓ.ም. 5 September 1110 - 31 December 1110 እ.ኤ.ኣ. = 1103 ዓ.ም."} {"id": "49824", "contents": "በሩሃማ ስነ-ጽሑፍና ድራማ ክበብ (ሩስድክ) የተዘጋጀ የኮሚኪስ ቅንብር ነው።"} {"id": "49836", "contents": "ባራታርና እንደሚታመን ከ1 ሹታርና ቀጥሎ በሑራውያን ላይ የነገሡት የሚታኒ መሣፍንት ንጉሥ ነበር። እንዲህ ከሆነ ዘመኑ ምናልባት 1480-57 ዓክልበ. ያሕል ነበር። ስሙ በተለይ የሚታወቀው በአላላኽ (ሙኪሽ አገር) ንጉሥ ኢድሪሚና በኪዙዋትና ንጉሥ ፒሊያ መካከል በተደረገው ስምምነት ውል ውስጥ እንዲሁም በኢድሪሚ ሐውልት ላይ ሲታይ ነው። በዚህ መሠረት ባራታርና ንጉሥ ሲሆን የያምኻድን ቅሬታ በሐለብ ያዘ፣ የሐለብም አልጋ ወራሽ ኢድሪሚ ወደ ሐቢሩ ወገን ሸሽቶ ከሰባት ዓመት ስደት በኋላ በርዳታቸው በኩል አላላኽን ለመያዝ ቻለ። ሆኖም አላላኽ ለባራታርና ተገዥ እንዲሆን እንደ ፈቀደ ይጠቀሳል። የባራታርና አርእስት «የሑራውያን ሥራዊት ንጉሥ» ተብሏል። የባራታርና ግዛት ወደ ምሥራቅ እስከ ኑዚና እስከ አራፕኻ ድረስ እንደ ዘረጋ ይባላል። በኑዚ በተገኘ ሰነድ፣ የሚታኒ ንጉሥ ፓርሻታታር (ወይም ፓርሻታር) ባረፈበት ዓመት እንደ ተጻፈ፣ ሻውሽታታርም እንደ ተከተለው ይላል። በብዙዎች አስተሳሰብ ይህ ፓርሻታር እና ባራታርና (ፓራታርና) አንድ ንጉሥ ነበሩ። ሌሎች ግን የተለያዩ ነገሥታት ነበሩና ባራታርና ከፓርሻታታር ቀደመው የሚሉ ናቸው። የግብጽ ፈርዖን 3 ቱትሞስ የመጊዶ ውጊያ በ1465 ዓክልበ.ግ. ተዋግቶ በ«ናሓሪን» (ሚታኒ) ላይ ሲዘመት የሚታኒው ንጉሥ ስም ባይዘገብም በሰፊው በሚገኘው ዘመናዊ አስተያየት ዘንድ ይህ ዘመቻ የባራታርና (ወይስ የፓርሻታታር) ዘመን ውስጥ ሆኖ ነነር።"} {"id": "6689", "contents": "1 January 829 - 1 September 829 እ.ኤ.ኣ. = 821 ዓ.ም. 2 September 829 - 31 December 829 እ.ኤ.ኣ. = 822 ዓ.ም."} {"id": "4895", "contents": "1 January 1715 - 9 September 1715 እ.ኤ.ኣ. = 1707 ዓ.ም. 10 September 1715 - 31 December 1715 እ.ኤ.ኣ. = 1708 ዓ.ም."} {"id": "20645", "contents": "ከመናገር ደጃዝማችነት ይቀራል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ከመናገር ደጃዝማችነት ይቀራል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "11003", "contents": "ደንደስ በሰዎችና አፅም ባላቸው እንስሶች ስነ አካል ውስጥ በጀርባ ላይ ከራስ እስከ ጅራት ድረስ የሚዘረጋ የአጥንቶች ዓምድ ነው። (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "20783", "contents": "ውሀ ጭስና ክፉ ሴት ሰውን ያባርራሉ ከቤት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ውሀ ጭስና ክፉ ሴት ሰውን ያባርራሉ ከቤት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "11351", "contents": "ብራና መቅደስ በሙት ባሕር ብራናዎች መኃል አንድ ነው። ይህ ብራና ጥቅል በ1948 ዓ.ም. በዋሻ ቢገኝም እስከ 1959 ዓ.ም. ድረስ በሊቃውንት አልተተረጎመም ነበር። የተጻፈው በዕብራይስጥ ሲሆን ስለቤተ መቅደስ የሚነኩ የእግዚአብሔር ትዕዛዛት ለሙሴ ይከትታል። በነዚህ ትእዛዛት የዘላለማዊ ቤተ መቅደስ ዝርዝሮች፣ ሥርዓቶችና ደንቦች ለሙሴ ይገለጻሉ። ሆኖም በታሪክ የእስራኤል ንጉስ ሰሎሞን ቤተ መቅደስ በኢየሩሳሌም በሠሩ ጊዜ፣ አሠራሩ በዚህ አይነት እቅድ አልነበረም። በዚህ ብራና የተገለጸው ቤተ መቅደስ ገና መቸም አልተሠራም። ቤተ መቅደሱ በዚህ የተሰጠው መጠን በነቢዩ ሕዝቅኤል ራዕይ ከታየው ቤተ መቅደስ መጠን ይልቅ ይበልጣል (ትንቢተ ሕዝቅኤል ምዕ. 40-47)። በምዕራብ ሊቃውንት አስተያየት ዘንድ፣ ያልታወቀ ደራሲ፦ «የኢየሩሳሌም መቅደስ እንደ ሰሎሞን መቅደስ ሳይሆን እንዲህ መሆን ነበረበት» የሚል ሀሣብ ለማቅረብ ፈልጎ ነበር። ብራናው በየዓመቱ ስለሚከበሩ በዓላት ስርዓቶች ይዘረዝራሉ። የቂጣ በዓልና ነዶውን መወዘወዙ የሰንበታትና የበኲር መከር በዓላት የወይን በዓል የዘይት በዓል የእንጨት በዓል መሠረቱ ቅዱስ ስለሚሆን፣ ፈሻሽ ነገር ያለበት ሰው ወደ መቅደሱ ግቢ ሳይገባ ለ7 ቀን በርኩስና መቆየት አለበት። እንዲሁም መቅደሱ ያለበት ከተማ (ዘላለማዊው ኢየሩሳሌም) በሙሉ ቅዱስ ስለሆነ ግብረ ስጋ ግንኙነት በከተማው ውስጥ ይከለክላል። ማንም ባለትዳር ወደ ከተማው ሳይገባ ከሩካቤ ሁሉ 3 ቀን መቆየት አለበት። ነገር ግን በዚህ ብራና የተጻፉት እነዚህና ብዙ ሌሎች ደንቦች በታሪክ ውስጥ መቸም በተግባር አልታወቁም ነበር። አንድ የእንግሊዝኛ ትርጉም ኦሪጂናል ቅጂ (ዕብራይስጥ) COJS Dead Sea Scrolls: Ideology"} {"id": "11651", "contents": "ቅዱስ ቁርአን ወይንም ቁርአን) የመሃከለኛዉ አለም የእስልምና የቅዱስ መጽሃፍ ወይም የእምነት ጽሁፍ ነዉ፣ በዚህም ትምህርት ይህ ጽሁፍ የመጣዉ በአላህ ፈቃድ ቃሉን በጂብሪል አማካኝነት ለነብዩ ሙሀመድ የወረደ የአላህ ቃል ነው። ቅዱስ ቁርአን ለመጀመርያ ጊዜ በአረብኛ ነበር የተጻፈዉ። አላህ ለቁራን ቃል ገብቶለታል እሱም ማንም ሰዉ መበረዝ እንደማይችል እና ማንም ሰዉ ቃሉን ቀይሮ ህጉን ሊአሳስት እንደማይችል ነዉ። አላህ ሁልጊዜም ከመበረዝ የሚጠብቀዉ በአለም ላይ ያለ ብቸኛው መጽሃፍ ነዉ። ይኅም በአማርኛ የተተረጎመ ቁርዓን ነዉ። ቁርአን ሰዎች እና አጋንንት እንኳ ቢሰበሰቡ የሱን ተመሳሳይ አንቀጽ ወይም አረፍተ ነገር ማምጣት ይችሉ እንደሆነ ይሞክሩ በማለት ተአምረኛነቱን እና እውነተኛነቱን አረጋግጧል። ቁርአን ከመበዘረዝ እና ከመከለስ የጠራ ነው። እንደዚህም የሰው ልጆች ሁሉ መመሪያ እንደሆነ ሳይበረዝ እና ሳይከለስ እስከ ትንሳኤ ቀን ድረስ ይቆያል፤ ምክንያቱም አላህ እጠብቀዋለሁ ብሎ ቃል ስለገባለት ቁርአንን በተመለከተ እስላምIሙስሊሞች' ' ምንም አይነት ልዩነት የለባቸውም። በአረብኛ ተጽፎ አንድ ቃል ይቅርና አንድ ፊደል እንኳ ሊጨመር ቢችል ወይም ቢቀነስ በቀጥታ በቀላሉ ማወቅ ይቻላል። የሰው ልጆች በዚህ ምድርም ይሁን በመጭው አለም ሰiላም እና እርጋታ ከፈለጉ ሙስሊም ሆነው በቁርአን መመራት አለባቸው የሚል ትምህርት ያቀርባል። (እንግሊዝኛ) http://al-quran.info ቁርአን: Muhammed Sadiq and Muhammed Sani Habib QuranAcademy.org : ይህ ፡ አጭር ፡ ሃይማኖት ፡ ነክ ፡ ጽሑፍ ፡ መሠረት ፡ ወይም ፡ መዋቅር ፡ ነው። እርስዎ ፡ ሊያስፋፉት ፡ ይችላሉ!"} {"id": "22115", "contents": "ድመት መንኩሳ መናከሷን አትረሳ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ድመት መንኩሳ መናከሷን አትረሳ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21683", "contents": "ያልዘሩት አይበቅልም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልዘሩት አይበቅልም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21749", "contents": "ያባት ልጅና ጆሮ አንድ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያባት ልጅና ጆሮ አንድ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20237", "contents": "ንጉስ ከተነፈሰ ውሀ ከፈሰሰ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21797", "contents": "ያንድ ቀን ስህተት ለዘላለም እውቀት ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያንድ ቀን ስህተት ለዘላለም እውቀት ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20303", "contents": "እናቲቱ ዶሮ ልጅዋን ይዛ ጓሮ ለጓሮ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22295", "contents": "ካዋቂ ጠያቂ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ካዋቂ ጠያቂ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22769", "contents": "የዥብ ምርኩዝ (Pentas lanceolata) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው። በአንዳንድ ምንጭ ዘንድ፣ በፍጹም ሌላ ዝርያ Heteromorpha arborescens የዛፍ አይነት «የዥብ ምርኩዝ» ይባላል።"} {"id": "16241", "contents": "ቆሻሻ ውሃን ለማጣራት ብዙ መንገዶች አሉ። ሆኖም ግን በቀላሉ ያለ ብዙ ወጭ ወይም ደግሞ ለድንገተኛ ጥማት የሚረዳ የውሃ ማጣራት ዘዴ እታች ይታያል፡"} {"id": "7937", "contents": "1 January 199 - 28 August 199 እ.ኤ.ኣ. = 191 ዓ.ም. 29 August 199 - 31 December 199 እ.ኤ.ኣ. = 192 ዓ.ም."} {"id": "22841", "contents": "አራጅ፣ ማርበላ፣ ወይም መጎዛ ወዘተ. በኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ አጥቢ እንስሳ ነው። የፋደት አስተኔ አባል ሲሆን የመጣጤ አይነት ነው።"} {"id": "12503", "contents": "ኒኬል(Nickel) የንጥረ ነገሮች ሠንጠረዥ ውስጥ ኬሚካዊ ውክሉ Ni ነው። አቶማዊ ቁጥሩም 28 ነው። የጥንተ፡ንጥር ጥናት (ኬሚስትሪ) በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ ኒኬል የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ። (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "41087", "contents": "28 September በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) በዘመነ ማቴዎስ፣ በዘመነ ማርቆስና በዘመነ ሉቃስ መስከረም 18 ቀን ማለት ነው። በዘመነ ዮሐንስ ግን (ዘመነ ሉቃስ የሥግር ዓመት በመሆኑ) መስከረም 17 ቀን ላይ ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "41093", "contents": "29 September በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) በዘመነ ማቴዎስ፣ በዘመነ ማርቆስና በዘመነ ሉቃስ መስከረም 19 ቀን ማለት ነው። በዘመነ ዮሐንስ ግን (ዘመነ ሉቃስ የሥግር ዓመት በመሆኑ) መስከረም 18 ቀን ላይ ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "41315", "contents": "17 December በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) በዘመነ ማቴዎስ፣ በዘመነ ማርቆስና በዘመነ ሉቃስ ታኅሣሥ 8 ቀን ማለት ነው። በዘመነ ዮሐንስ ግን (ዘመነ ሉቃስ የሥግር ዓመት በመሆኑ) ታኅሣሥ 7 ቀን ላይ ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "41489", "contents": "ዶይችላንድሊድ (ጀርመንኛ፦ Deutschlandlied፣ «የጀርመን ዘፈን») የጀርመን ብሔራዊ መዝሙር ነው። (ይህ ባሕል ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "41591", "contents": "አርካንሳው በአሜሪካ የምትገኝ ክፍላገር ናት።"} {"id": "38621", "contents": "ዱብቲ (ወረዳ) በአፋር ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "44207", "contents": "ፑዙር-ኤሽታር (ወይም ፑዙር-ኢሽታር) የማሪ ሻካናካ ወይም ገዥ ነበረ። ይህ ከ1922 እስከ 1897 ዓክልበ. ግድም ድረስ ነበር። የቱሪም-ዳጋን ልጅና ተከታይ ነበር። በተለይ የሚታወቀው በሥነ ቅርስ ስለ ሁለት ሐውልቶቹ ነው። ከአንድ ሰነድ ደግሞ ፩ኛው ዓመት የኡር ንጉሥ ሹልጊ ፵፬ኛው ዓመት መሆኑ ይታወቃል። የፑዙር-ኤሽታር ልጅ ሒትላል-ኤራ በሻካናካነት ተከተለው።"} {"id": "44411", "contents": "ሰውንግ ጀ-ጊ (ኮሪይኛ፦ 성재기) የደቡብ ኮሪያ ፋኖ ፋላስፋ ነበር። በሐምሌ 19 ቀን 2005 አ.ም. ዕድሜው ፵፭ ዓመታት ሲሆን ከድልድይ ዘልሎ ራሱን ገደለ። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "34883", "contents": "ባዝል (ጀርመንኛ፦ Basel) የስዊዘርላንድ ከተማ ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "34901", "contents": "ፓኖኒያ በአሁኑ ሀንጋሪና ሰርቢያ አካባቢ በጥንት የተገኘ የፓኖንያውያን ሃገር ነበር። የሮሜ መንግሥት ከ17 ዓክልበ. በኋላ አውራጃውን ይዞ የሮሜ ክፍላገር ሆነ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "47669", "contents": "ቡናማ ድብ (Ursus arctos) በውጭ አገር የሚገኝ የድብ ዝርያ ነው።"} {"id": "35441", "contents": "መካነቅርስ እስራኤል የእስራኤል ሙዚየም ነው።"} {"id": "47897", "contents": "የሜክሲኮ ባሕር ሥላጤ የተባለው በካሪቢያን ባሕር ምዕራብ ከአሜሪካና ከሜክሲኮ መካከል የሚገኝ ባህር ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "45035", "contents": "ራፋኤሎ ሳንዚዮ ወይም «ራፋኤል» (1475-1512 ዓ.ም.) የጣልያን ሰዓሊ ነበር። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "45107", "contents": "ሳርዲኒያ (ጣልያንኛ: Sardegna, ሳርዲኒያኛ: Sardigna) በሜድትራኒያን ባሕር የሚገኝ የጣልያን ደሴት ክፍላገር ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "45113", "contents": "ብራንደንቡርግ የጀርመን ክፍላገር ነው። መቀመጫው ፖትስዳም ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "46373", "contents": "የኮንትራክት ሕግ (የውል ህግ) በሰዎች መካከል ከውል የሚመነጩ ግንኙነትን የሚገዛ ሰፊ የህግ ክፍል ነው።"} {"id": "36311", "contents": "ኤሊስ ፓርክ ስታዲየም ወይም ኮካ ኮላ ፖርክ በጆሃንስበርግ፣ ደቡብ አፍሪካ የሚገኝ ስታዲየም ነው። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "48659", "contents": "መቶ ወይም አንድ መቶ በተራ አቆጣጠር ከዘጠና ዘጠኝ የሚከተለው ቁጥር ነው። ምልክቱ ከግዕዝ እንደ ተወረሰ ፻ ነው፣ ይህም ከግሪክ አልፋቤት ፊደል ሮ («Ρ፣ ρ») እንደ ተወሰደ ይታመናል። በብዙ ልሳናት የሚገኘው ምልክት 100 ከሕንዳዊ ቁጥር ምልክቶች 1 አንድ እና 0 ዜሮ ተደረጀ። ከዚያ አስቀድሞ በሮማውያን ቁጥር ምልክቶች የ«መቶ» ምልክት «C» ነበር።"} {"id": "4837", "contents": "1 January 1744 - 8 September 1744 እ.ኤ.ኣ. = 1736 ዓ.ም. 9 September 1744 - 31 December 1744 እ.ኤ.ኣ. = 1737 ዓ.ም."} {"id": "37811", "contents": "ኮስታ ሪካ የመካከለኛ አሜሪካ አገር ሲሆን ዋና ከተማው ሳን ሆዜ ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "49037", "contents": "ባያዶሊድ (እስፓንኛ፦ Valladolid) የእስፓንያ ከተማ ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "40697", "contents": "11 July በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም ሐምሌ 4 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "6067", "contents": "1 January 1133 - 4 September 1133 እ.ኤ.ኣ. = 1125 ዓ.ም. 5 September 1133 - 31 December 1133 እ.ኤ.ኣ. = 1126 ዓ.ም."} {"id": "50141", "contents": "አዳም በመጽሐፍ ቅዱስ መሠረት እግዚአብሔር የፈጠረው የመጀመሪያው ሰው ነው።"} {"id": "7621", "contents": "1 January 368 - 29 August 368 እ.ኤ.ኣ. = 360 ዓ.ም. 30 August 368 - 31 December 368 እ.ኤ.ኣ. = 361 ዓ.ም."} {"id": "7627", "contents": "1 January 365 - 29 August 365 እ.ኤ.ኣ. = 357 ዓ.ም. 30 August 365 - 31 December 365 እ.ኤ.ኣ. = 358 ዓ.ም."} {"id": "7639", "contents": "1 January 359 - 30 August 359 እ.ኤ.ኣ. = 351 ዓ.ም. 31 August 359 - 31 December 359 እ.ኤ.ኣ. = 352 ዓ.ም."} {"id": "5893", "contents": "1 January 1220 - 4 September 1220 እ.ኤ.ኣ. = 1212 ዓ.ም. 5 September 1220 - 31 December 1220 እ.ኤ.ኣ. = 1213 ዓ.ም."} {"id": "5911", "contents": "1 January 1211 - 5 September 1211 እ.ኤ.ኣ. = 1203 ዓ.ም. 6 September 1211 - 31 December 1211 እ.ኤ.ኣ. = 1204 ዓ.ም."} {"id": "7681", "contents": "1 January 338 - 29 August 338 እ.ኤ.ኣ. = 330 ዓ.ም. 30 August 338 - 31 December 338 እ.ኤ.ኣ. = 331 ዓ.ም."} {"id": "6481", "contents": "1 January 930 - 2 September 930 እ.ኤ.ኣ. = 922 ዓ.ም. 3 September 930 - 31 December 930 እ.ኤ.ኣ. = 923 ዓ.ም."} {"id": "3709", "contents": "ቪልኒውስ የሊትዌኒያ ዋና ከተማ ነው። ቪልኒውስ በታሪክ መዝገብ ከ1315 ዓ.ም. ጀምሮ ይታወቃል። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 560,192 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 54°40′ ሰሜን ኬክሮስ እና 25°19′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል። ቪልኒውሰ የ ሊታውያን ዋና ከተማ ነች። ስሙ የመታው ከ ቫሊና ሪቨር ነው"} {"id": "50399", "contents": ""} {"id": "7579", "contents": "1 January 389 - 29 August 389 እ.ኤ.ኣ. = 381 ዓ.ም. 30 August 389 - 31 December 389 እ.ኤ.ኣ. = 382 ዓ.ም."} {"id": "8209", "contents": "1 January 64 - 26 August 64 እ.ኤ.ኣ. = 56 ዓ.ም. 27 August 64 - 31 December 64 እ.ኤ.ኣ. = 57 ዓ.ም."} {"id": "50729", "contents": "ሀንድዛዛ (እ.ኤ.አ. በ 2009 የተወለደው) የሶሪያ ቴኒስ ተጫዋች ነው። እሱ በቶኪዮ 2020 ኦሎምፒክ ውስጥ ተወዳዳሪ የሌለው ታናሽ አትሌት ነው ፡፡ በዮርዳኖስ የምዕራብ እስያ ኦሎምፒክ ውድድር የሴቶች የሴቶች የመጨረሻ ውድድር ላይ የሊባኖስ ማሪያና ሳሃኪያንን 4 ለ 0 አሸንፋዋለች ፡፡ በኦሎምፒክ ውስጥ በጠረጴዛ ቴኒስ ውስጥ ለመጀመሪያ ጊዜ ተወዳዳሪ ለመሆን የቻለች ፡፡ ^ https://www.washingtonpost.com/sports/2020/03/06/hend-zaza-olympics-syria-table-tennis/ ^ https://www.theguardian.com/sport/2020/mar/05/hend-zaza-olympics-table-tennis-youngest ^ መለጠፊያ:Citace elektronického periodika ^ መለጠፊያ:Citace periodika"} {"id": "4507", "contents": "1 January 1908 - 10 September 1908 እ.ኤ.ኣ. = 1900 ዓ.ም. 11 September 1908 - 31 December 1908 እ.ኤ.ኣ. = 1901 ዓ.ም."} {"id": "14563", "contents": "ጥጋበኛንና ውሀ ሙላትን ቁመህ አሳልፈው የአማርኛ ምሳሌ ነው። ጥጋበኛንና ውሀ ሙላትን ቁመህ አሳልፈው የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሁለቱም ቆይተው ስለሚተነፍሱ ለጊዜው አሳልፋቸው ወይም ታገሳቸው ይመስላል መልዕክቱ"} {"id": "14575", "contents": "ጸሎት በጽሞና ነገር በደመና የአማርኛ ምሳሌ ነው። ጸሎት በጽሞና ነገር በደመና የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "12385", "contents": "የኢትዮጵያ ብሔራዊ ፓርክ በኢትዮጵያ የተለያዩ ብርቅየ የዱር አራዊቶች እና ዓእዋፋት በተለያዩ ፓርኮች ተከልለው ይገኛሉ። ከእነዚህም ፓርኮች ውስጥ የአዋሽ፣ ሰሜን፣ የባሌ ተራሮች፣ ኦሞ እና ነጭሳር ፓርኮች ከብዙ በጥቂቱ ናችው።"} {"id": "12547", "contents": "ኮሎኔል ሣህሌ ደጋጎ ከእናታቸው ከወይዘሮ ደጊቱ ፈይሣ እና ከባላንባራስ ደጋጎ አለቤ አብራክ በ1923 ዓ/ም በምዕራብ ወለጋ ልዩ ስሙ ነጆ ከተባለው ሥፍራ ተወለዱ። እድሜያቸው ለትምህርት ሲደርስ በነቀምት አንደኛ ደረጃ እና በአዲስ አበባ ተፈሪ መኮንን ት/ቤት ዘመናዊ ትምህርቱን ከተከታተለ በኋላ በነበረው ልዩ የውትድርና ፍቅር በቀድሞ 1ኛ ክፍለ ጦር በኋላም ማዕከላዊ ዕዝ ተብሎ በተጠራው የክ/ዘበኛ የጦር ክፍል ውስጥ በ1942 ዓ/ም ተቀጥሯል። በነበረው ሙያዊ ብቃትና ወታደራዊ ሥነ ሥርዓት አክባሪነት ከተራ ወታደርነት በአንድ ጊዜ የሃምሳ አለቅነት ማዕረግ ማግኘት የቻለው ሣህሌ፤ በሂደት እስከ ኮሎኔል ደረጃ ደርሷል። ወደ ሙዚቃ ቀማሪነት፣ ዜማና ግጥም ደራሲነት እንደዚሁም ወደ የማዕከላዊ ዕዝ የሙዚቃ ባንድ ኃላፊነት ከመሸጋገሩ በፊት በእግረኛ ባንድ ውስጥ “ክላርኔት” የተሰኘው የሙዚቃ መሣሪያ ተጫዎች የነበረው ሣህሌ ደጋጎ፣ የሙዚቃን ትምህርት የቀሰመው ከፈረንሣዊው መምህሩ ሙሴ ኒኮ መሆኑን የሕይወት ታሪኩ ላይ ተጠቅሷል። ከክላርኔት በተጨማሪ “አኮርዲዮን፣ አልቶ-ሳክስ፣ ፒያኖ” የተሰኙትን የሙዚቃ መሣሪያዎችንም በብቃት ይጫወት ነበር። በጠቅል ራዲዮ ጣቢያ (በተቋቋመ ጊዜ ) በአኮርዲዮን ጥዑም ዜማ ለጣቢያው አድማጮች ሲያንቆረቁር ከነበሩት የሙዚቃ ሰዎች መካከል ሣህሌ ደጋጎ የመጀመሪያው ነበር። ከእነ ሻለቃ ግርማ ይህደጎ፣ ሻምበል አፈወርቅ ዮሐንስ እና ከሻለቃ ባሻ ገብረዓብ ተፈሪ ጋር በመሆን የክቡር ዘበኛ ኦርኬስትራን ስም እፁብ ድንቅ በማድረጉ በኩል የበኩሉን ሚና ተጫውቷል። ግጥምና ዜማ ደራሲ ከመሆኑም ባሻገር የአጫጭር እና ረዣዥም ድራማዎች ፀሐፊ የነበረው ሣህሌ፣ «ሁለገብ የታሪክ ማኅደር» ያሰኘውን ተግባር በሕይወት ዘመኑ አከናውኗል። ክቡር ዶ/ር ጥላሁን ገሠሠ ከተጫወታቸው ሙዚቃዎች ውስጥ “ስቆ መኖር”፣ “እውነት ማሪኝ”፣ የሚሉትን ግጥሞች፣ “ዋይ ዋይ ሲሉ”፣ “ውሸት ለመናገር”፣ “ልብሽን ለአፈርሰው”፣ “ኮቱሜ”፣ የሚሉትን ዘፈኖች ግጥምና ዜማዎች የደረሰው ሌ /ኮሎኔል ሣህሌ ደጋጎ እንደሆነ ይታወቃል። ከዚህም ሌላ ለድምፃዊት ብዙነሽ በቀለ “አይወጣኝም ክፉ ነገር” በሚል የዘፈነችውና በብዙኀን ዘንድ ተወዳጅነት ያለውን (“ወደመጣሁበት ምድር፣ እስክመለስባት በክብር፣ ሰውን ከማስደሰት በቀር፣ አይወጣኝም ክፉ ነገር፣ ...” ) ሙዚቃውን ያቀናበረው ሌ /ኮሎኔል ሣህሌ ነው። ሌ /ኮሎኔል ሣህሌ “ፍላጎቴ”፣ “ምን ነበር”፣ “ምንድነው ትዝታህ”፣ ..."} {"id": "14743", "contents": "መስከረም ፳፰ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፳፰ ኛው ዕለት ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በዘመነ ሉቃስ ፫፻፴፯ ዕለታት ሲቀሩ፤ በዘመነ ዮሐንስ ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፫፻፮ ዕለታት ይቀራሉ። ፲፱፻፶፭ ዓ/ም አልጄሪያ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት አባል ሆነች። ፲፱፻፷ ዓ/ም የአርጀንቲናው ተወላጅ ኤርኔስቶ ቼ ጌቫራ ከነአበሮቹ ቦሊቪያ ውስጥ ተያዘ። ፲፱፻፺፰ ዓ/ም በፓኪስታን እና ሕንድ ድንበር አካባቢ የሚኖሩ ፹፮ንሺህ ያህል ሰዎች በተከሰተው ትልቅ የመሬት እንቅጥቅጥ አደጋ ሕይወታቸውን አጡ። ፲፱፻፴፬ ዓ/ም ጥቁር አሜሪካዊው ስብከተኛ እና የሰብዓዊ መብት ታጋይ ጄሲ ጃክሰን (እንግሊዝኛ) http://en.wikipedia.org/wiki/October_8 (እንግሊዝኛ) http://www.nytimes.com/learning/general/onthisday/20091008.html"} {"id": "14749", "contents": "ለሁሉም ጊዜ አለው የአማርኛ ምሳሌ ነው። ለማጽናናት ወይም በትዕግስት አንድን ነገር ማለፍን የሚያስተምር። የራሱ የሆነ ስለ አለም ርዕዮትን የሚያስተላልፍ ይመስላል።"} {"id": "10417", "contents": "ወለጋ ከኢትዮጵያ ክፍለሃገሮች በስተምዕራብ የሚገኝ አንዱ ነው።"} {"id": "11623", "contents": "ኅዳር የወር ስም ሆኖ በጥቅምት ወር እና በታኅሣሥ ወር መሀከል የሚገኝ ከአስራ ሦስቱ ኢትዮጵያ የወራት አቆጣጠር ውስጥ ሦስተኛው የወር ስም ነው። «ኅዳር» ከግዕዙ «ኅደረ» ከሚለው ግስ የተባዛ ነው። ይህም የሆነ፣ በዚህ ወር እረኞች ሰብላቸውን ለመጠብቅ ጎጆ በዱር ሠርተው ስለሚያድሩበት እንደ ሆነ ይባላል። በቅብጢ አቆጣጠር የዚህ ወር ስም ሐጦር ነው። ይህም በጥንታዊ ግብጽ አረመኔ ሃይማኖት ከጣኦት ስም «ሑት-ሔሩ» መጣ። በጎርጎርዮስ አቆጣጠር የኖቬምበር መጨረሻና የዲሴምበር መጀመርያ ነው። በኅዳር ወር ፲፱፻፲፩ ዓ/ም የቸነፈር (ግሪፕ) በሽታ በአዲስ አበባ እና በሌላውም የኢትዮጵያ ግዛት ላይ ተነስቶ በመዲናው ብቻ ከዓሥር ሺ በላይ ሰዎች ሞቱ።። ይሄ በሽታ በዚያ ወቅት በዓለም ላይ ተሰራጭቶ የነበረው የ \"እስፓኝ እንፍልዌንዛ በመባል የሚታወቀው የጉንፋን 'ወረርሽኝ' ነው። ኅዳር ፩/1 ቀን ፲፱፻፷፰/1968 ዓ/ም የቀድሞዋ የፖርቱጋል ቅኝ ግዛት አንጎላ ኅዳር ፲፱/19 ቀን ፲፱፻፶፫/1953 ዓ/ም የቀድሞዋ የፈረንሳይ ቅኝ ግዛት ሞሪታንያ ኅዳር ፴/30 ቀን ፲፱፻፶፬/1954 ዓ/ም የቀድሞዋ የብሪታንያቅኝ ግዛት ታንጋኒካ (በኋላ ታንዛንያ) ኅዳር ፴/30 ቀን ፲፱፻፶፮/1956 ዓ/ም የቀድሞዋ የብሪታንያቅኝ ግዛት ዛንዚባር (በኋላ ከታንጋኒካ ጋር በመዋሐድ ታንዛንያ ተባሉ። ዘመነ ማቴዎስ ዘመነ ማርቆስ ዘመነ ሉቃስ ዘመነ ዮሀንስ ^ The Ethiopic Calendar ^ «ኅዳር እና ወጉ» በሔኖክ ያሬድ፣ 3 Dec. 2008 እ.ኤ.ኣ. ^"} {"id": "19711", "contents": "ግንቦት ፲፱ ቀን፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪፻፶፱ኛው ዕለት ሲሆን፤ የፀደይ (በልግ)ወቅት ፶፬ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፻፯ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፻፮ ቀናት ይቀራሉ። ፲፱፻፳፪ ዓ/ም - በኒው ዮርክ ከተማ የ፩ሺ፵፮ ጫማ (፫መቶ ፲፱ ሜትር) ቁመት ያለው የ’ክራይዝለር’ ሕንፃ ተከፈተ። ፲፱፻፷፮ ዓ/ም - የኤርትራ ነጻ አውጪ ግንባር አባላት ጊንዳ ውስጥ በሉተራን ሚሲዮን ሆስፒታል ውስጥ የሚሠራ ዶክቶርን የመጥለፍ ሙከራ ሲያደርጉ አንዲት አስታማሚ (ነርስ) ተገደለች። ፲፱፻፷፮ ዓ/ም - የቴሌኮሙኒኬሽን ሠራተኞች በአድማ ሥራቸውን አቆሙ። ፲፱፻፶፮ ዓ/ም - የአዲሲቷ ሕንድ መስራችና ጠቅላይ ሚኒስትር ጃዋሃርላል ኔህሩ በተወለዱ በ፸፬ ዓመታቸው ድንገት አረፉ። (እንግሊዝኛ) P.R.O., FCO 371/1829 ANNUAL REVIEW FOR ETHIOPIA FOR 1974 (እንግሊዝኛ) http://news.bbc.co.uk/onthisday/hi/dates/stories/may/27/newsid_3690000/3690019.stm (እንግሊዝኛ) http://en.wikipedia.org/wiki/May_27"} {"id": "18373", "contents": "የሦስቱ ልጆች መዝሙር በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተከርስቲያን መጽሐፍ ቅዱስ ከብሉይ መጻሕፍት የሚፈረጅ ነው። ለማንበብ እታች ይጫኑ። ዳዊት"} {"id": "17521", "contents": "^ Gothajustus1886.jpg"} {"id": "16327", "contents": "መሠረተ ልማት የእርሻንና የኢንዱስትሪን ክፍላተ ኢኮኖሚ የሚያገለግሉ ልዩ ልዩ የኢኮኖሚ ቅርንጫፎችን በጥቅሉ ለማመልከት በኢኮኖሚ ነክ ጽሑፎች ውስጥ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በሥራ ላይ የዋለ ቃል ነው። በመሠረተ ልማት ውስጥ የሚጠቃለሉት መንገዶች፣ ወደቦች፣ ድልድዮች፣ አውሮፕላን ማረፊያዎች፣ መጋዘኖች፣ ቦዮች፣ የኃይል ማመንጫዎች፣ የባቡር ሃዲዶች፣ ልዩ ልዩ የመገናኛ አውታሮች፣ የውሃና ፍሳሽ ተቋሞች፣ የትምህርትና የጤና አገልግሎቶችና የመሳሰሉት ናቸው። ቃሉ በመጀመሪያ ያመለክት የነበረው በግንባር የተሰለፉ ወታደሮችን የሚያግዙና ድጋፍ ሰጪ የሆኑ እንደ ስንቅ ዝግጅት እንደ መሣሪያ ማከማቻ ቦታዎች እንደ ተዋጊ አውሮፕላን ማረፊያዎችና የመሳሰሉትን ሲሆን ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ግን ልዩ ልዩ የኢኮኖሚ ተቋሞችን በማመልከት ትርጉሙ ከልማት ጋር ሊያያዝ ችሏል። በመሠርተ ልማት ውስጥ የሚጠቃለሉ ልዩ ልዩ የኢኮኖሚ ተቋሞች የአንድን ሀገር ቂሳዊ ሀብት በማሳደግ ረገድ በሚጫወቱት ሚና ምርታዊና ኢምርታዊ መሠረተ ልማት ተብለው ይከፈላሉ። ምርታዊ መሠረተ ልማት የሚባሉት ከቁሳዊ ምርት ጋር በቀጥታ የተገናኙ እንደ መንገዶች እንደ ባቡር ሃዲዶች እንደ ኃይል ማመንጫዎችና እንደ መጋዘኖች የመሳሰሉትን ሲያጠቃልል፣ በኢምርታዊ መሠረተ ልማት ውስጥ የሚጠቃለሉት ደግሞ ከቁሳዊ ምርቱ ጋር ቀጥተኛ ባልሆነ መንገድ የሚገናኙ እንደ ትምህርትና እንደ ጤና አገልግሎቶች የመሳሰሉት ናቸው። የማርክሲዝም ሌኒኒዝም መዝገበ ቃላት ፤ ፲፱፻፸፰፤ ገጽ 47 (ይህ ትምህርት ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "16399", "contents": "ባህር ዳር ዩኒቨርስቲ ኢትዮጵያ ውስጥ በአማራ ክልል ባህር ዳር ከተማ የሚገኝ የከፍተኛ ትምህርት ተቋም ነው። (ይህ ትምህርት ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) አመሰግን አለሁ ምህረት ያዘው ከካርቱም ሱዳን በኢትዮዺያ እንባሲ እንበርስቲ ተማሪ ንኝ"} {"id": "16429", "contents": "ደመ ወዝ አንድ ቅጥረኛ ለተወሰነ አገልግሎት በተስማማው የክፍያ መጠን መሰረት ከሰጠው አገልግሎት በኋላ ከቀጣሪው የሚሰጠው ክፍያ ነው።"} {"id": "17839", "contents": "ጥላ ብዜት በሌላ ስሙ የዶት ብዜት ወይም የነጥብ ብዜት፡ በሂሳብ ጥናት፣ ሁለት እኩል አባል ያላቸውን የቁጥር ድርድሮች በመውሰድ፣ የአንዱን ድርድር በሌላው ድርድር አንድ ባንድ በማባዛትና የኒህን ውጤቶች ድምር የምናገኝበት ስሌት ነው። ይህ ስሌት በተለይ ለጨረሮች እጅግ ጠቃሚ ነው። ለምሳሌ ሁለት የቁጥር ድርድሮች a = [a1, a2, ... , an] እና b = [b1, b2, ... , bn] ቢሴጡን፣ የዶት ብዜታቸው እንዲህ ይገኛል፡ a ⋅ b = ∑ i = 1 n a i b i = a 1 b 1 + a 2 b 2 + ⋯ + a n b n {\\displaystyle \\mathbf {a} \\cdot \\mathbf {b} =\\sum _{i=1}^{n}a_{i}b_{i}=a_{1}b_{1}+a_{2}b_{2}+\\cdots +a_{n}b_{n}} Σ እዚህ ላይ የመደመሪያ ምልክት ሲሆን n ደግሞ የጨረሩ(ቬክተሩ) ቅጥ ነው። ሁለት ባለ ሁለት ቅጥ የቁጥር ድርድሮች [a,b] እና [c,d] ቢሰጡ፣ የዶት ብዜታቸው ይሄ ነው፡ ac + bd."} {"id": "17845", "contents": "ጥር ፲፭ ቀን፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻፴፭ ኛው ዕለት ሲሆን ፳ ኛው የበጋ ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በዘመነ ዮሐንስ ፪፻፴፩ ዕለታት ሲቀሩ፤ በዘመነ ማቴዎስ፤ ማርቆስ እና ሉቃስ ደግሞ ፪፻፴ ዕለታት ይቀራሉ። ፲፭፻፵፬ ዓ/ም - በታሪክ ዘገባ በብዛት የሰው ነፍስ የጠፋበት ታላቁ የ'ሻንግዚ' የመሬት እንቅጥቅጥ በቻይና ሲከሰት እስከ ስምንት መቶ ሠላሳ ሺህ ሰዎች እንደሞቱ ይገመታል። ፲፱፻፵፰ ዓ/ም - በብሪታኒያ የኢትዮጵያ ስምንተኛው አምባሳዶር አቶ አማኑኤል አብርሐም የሹመት ደብዳቤያቸውንና የአቶ አበበ ረታን የሽረት ደብዳቤ ለዳግማዊት ንግሥት ኤልሣቤጥ በባኪንግሃም ቤተ መንግሥት ቀርበው አስረከቡ። ፲፱፻፶፪ ዓ/ም - የፈረንሳይን ቅኝ አገዛዝ በመቃወም በአልጀርስ ከተማ ትልቅ ረብሻ ተካሄደ። ፲፱፻፶፯ ዓ/ም - የአዋሽ ፩ኛ እና ፪ኛ ግድቦች የመሠረት ድንጋይ ማስቀመጫ ሥነ ሥርዓት ላይ ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ መርቀው መሠረቱን ተከሉ። ፲፱፻፹፩ ዓ/ም - በቀድሞው የሶቪዬት ሕብረት ክልል ፤ በአሁኑ ታጂኪስታን ውስጥ የተከሰተ የመሬት እንቅጥቅጥ ፪፸፬ ሰዎች ገደለ። ፲፱፻፺፱ ዓ/ም \"ንጉሠ ነገሥቱ - የፈላጭ-ቆራጭ መሪ አወዳደቅ\" (The Emperor: Downfall of an Autocrat)በሚል አርዕስት ስለ ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ አወዳደቅ የጻፈው የፖሎኝ ተወላጅ፣ ጋዜጠኛና ደራሲ ሪስዛርድ ካፑቺንስኪ (Ryszard Kapuscinski)አረፈ። ^ http://www.london-gazette.co.uk/issues/40695/pages/566 (እንግሊዝኛ) http://en.wikipedia.org/wiki/January_23 (እንግሊዝኛ) P.R.O, FO 371/190144"} {"id": "18967", "contents": "ሜክሲኮ የአለም ባንዲራዎች ሰንደቅ ዓላማ (ይህ ባንዲራዎች ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "19039", "contents": "ይህ ዝርዝር የዋና ከተማዎችን ሥም ከነሚገኙበት ሀገር በፊደል ተራ ቅደም ተከተል ይዟል። በዝርዝሩ ውስጥ የተካተቱት ሉአላዊነት ያላቸው ሀገሮች፣ ሉአላዊነት የሌላቸው ሀገሮች፣ የተዋሃዱ ሀገሮች፣ እንዲሁም ድንበሮችን ይጨምራል። ሉዓላዊነት ያላቸው ሀገሮች በደማቅ ቀለም ተፅፈዋል።"} {"id": "20515", "contents": "እያየኋት የምታስቅ ሚስት አገባሁ የአማርኛ ምሳሌ ነው። እያየኋት የምታስቅ ሚስት አገባሁ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21337", "contents": "የቅርብ ጠበል የልጥ መንከሪያ ይሆናል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የቅርብ ጠበል የልጥ መንከሪያ ይሆናል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21361", "contents": "የተለጎመ በሬ ከቀንበሩ ቢያመልጥ ቢላዋ ይጠብቀዋል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የተለጎመ በሬ ከቀንበሩ ቢያመልጥ ቢላዋ ይጠብቀዋል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21367", "contents": "የተናቀ ያስረግዛል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የተናቀ ያስረግዛል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20665", "contents": "ከበሮ በሰው ላይ ታምሪያለሽ ሲይዙሽ ታደናግሪያለሽ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ከበሮ በሰው ላይ ታምሪያለሽ ሲይዙሽ ታደናግሪያለሽ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22291", "contents": "ካንዠት ካለቀሱ እንባ አይገድም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ካንዠት ካለቀሱ እንባ አይገድም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21523", "contents": "የፉክክር ቤት ሳይዘጋ ያድራል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የፉክክር ቤት ሳይዘጋ ያድራል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22321", "contents": "ቦዲቲ የኢትዮጵያ ከተማ ነው። በወላይታ ዞን ይገኛል። የዳሞት ጋሌ ወረዳ የአስተዳደር ማዕከል ከተማ ነው። ይህ ከተማ ከባህር ጠለል በላይ በአማካይ 2050 ሜትር ከፍታ ያለው ሲሆን በካርታ 6°58′ሰ 37°52′′ም የኬንትሮስ እና የኬንትሮስ መስመር አለው። በ1994 ዓ.ም. በዚህ ከተማ በአጠቃላይ 13,400 የሕዝብ ብዛት ያላቸው ሲሆን ከእነዚህ ውስጥ 6,479 የሚሆኑት ወንዶች ሲሆኑ 6,921 የሚሆኑት ደግሞ ሴቶች ናቸው። ቦዲቲ በደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል ውስጥ ሰዎች በብዛት ከሚኖርባቸው አካባቢዎች አንዱ ነው። በ2020 ዓ.ም. በኢትዮጵያ ማዕከላዊ ስታቲስቲክስ በኩል በተደረገው የህዝብ ቁኡጥር ትንብያ መሰረት የከተማዋ ጠቅላላ ሕዝብ ብዛት 61,983 ነው። ከነዚህ ምእመናን መካከል 30,092 እና ሴቶች ደግሞ 31,891 ይቆጠራሉ። ^ \"የቦዲቲ ከተማ ህዝብ ቁጥር\"."} {"id": "22333", "contents": "ዪዲሽኛ (ייִדיש /ዪዲሽ/) በአለም ዙሪያ በሚኖሩ 1.8 ሚሊዮን አይሁዶች የሚነገር የጀርመንኛ ቀበሌኛ ነው። ቋንቋው ጀርመንኛ ቢመስልም የሚጻፈው ግን በዕብራይስጥ ፊደል ነው። 'ዪዲሽ' ማለት አይሁድ (ይሁዳዊ) ማለት ነው። (ይህ ቋንቋ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "22351", "contents": "ሚግባባባት እና በላቲን የሚፃፍ ዶርዜኛ የራሱ ብቻ ከለላዉ ጋር በቅላፀ የምገናኝ የማይገናኝበት ሁነታ አለ ካለበት ሁሉ ከ3 መቶ ሺ በላይ ሜዳ ጋራ ሸንቲረር ተራራ ጫካ ወንዝ እና ፋፋቲ ይበዙበታል። ሚዳሰስ እና ማይዳሰስ በአለም አስመዝግቧል። የሚዳሰስ ታሪክ ስለ ዶርዜ የጥበብ ስራቸዉ አለምን ያስደነቀ በመሆኑ ብዙ የደቡብ ብሔረሰቦች የዶርዜን ጥበብ የኛ ብሔር ታሪክ ነዉ ከማለት አልተቆጠቡም፡፡ ብሆንም ዶርዜ የሽመና ስራ እንዴትና ከምን እንደምሰራ የብሔሩ ተወላጆች መተዳደሪያቸዉ ስለሆነ ሁሉም ያዉቁታል፡፡ (ይህ ስለ ብሔር ወይም ሕዝብ የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) ዶርዜ የኢትዮጵያ ብሔር ነው።"} {"id": "22369", "contents": "(ይህ ስለ ብሔር ወይም ሕዝብ የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) ካሮ የኢትዮጵያ ብሔር ነው።"} {"id": "21631", "contents": "ያላዩት ነገር ክፉ አይደለም መልካምም አይደለም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያላዩት ነገር ክፉ አይደለም መልካምም አይደለም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "30829", "contents": "ከመድረሷ ጎመን መቀንጠሷ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ከመድረሷ ጎመን መቀንጠሷ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "19441", "contents": "ቋማኛ በኢትዮጵያ የሚነገር ናይሎ ሳህራዊ ተብሎ በሚታወቀው የቋንቋ መደብ ነው።"} {"id": "22537", "contents": "የኦሮሚያ ነጻነት ብሔራዊ ፓርቲ የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲ ነው። Teddyafro"} {"id": "19489", "contents": "ማሌዢያ በእስያ የምትገኝ ሀገር ናት። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "21859", "contents": "ያገርህ ዱር ፍራትን ያስወግዳል እንጂ ከሞት አያድንም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያገርህ ዱር ፍራትን ያስወግዳል እንጂ ከሞት አያድንም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "31411", "contents": "'ዎ ጅያ የ ቻይና ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "21997", "contents": "ደፋር ወጥ ያውቃል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ደፋር ወጥ ያውቃል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22057", "contents": "ዳዊትን ያህል መዝሙር ጨለማን ያህል ጥቁር (የለም) የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዳዊትን ያህል መዝሙር ጨለማን ያህል ጥቁር (የለም) የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "31603", "contents": "ሐምሌ ፳፩ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፫፻፳፩ኛው ቀን ሲሆን የክረምት ወቅት ፳፮ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፵፭ ቀናት፣ በዘመነ ዮሐንስ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፵፬ቀናት ይቀራሉ። ፲፱፻፰ ዓ/ም - ልጅ ኢያሱ ዓርብ በሌሊት ከአዲስ አበባ ተነሥተው በምድር ባቡር ድሬ ዳዋ ገቡ። የእንግሊዝ ዋና መላክተኛ ሚኒስትር ዊልፍሬድ ተሲገር ወደሎንዶን በላከው ምስጢራዊ ደብዳቤ ላይ ከልጅ ኢያሱ ጋር ራስ ልዑል ሰገድ እና ደጃዝማች ባልቻ ከሌሎች ተከታዮች ጋር አቃቂ ባቡር ጣቢያ ቅዳሜ ጧት ተሳፈሩ ብሏል። ልጅ ኢያሱ፤ በወቅቱ አላወቁትም እንጂ፣ ርዕሰ ከተማዋን ለመጨረሻ ጊዜ ያዩዋትም በዚህ ዕለት ሲሆን እዚያው ሐረርጌ ውስጥ እያሉ በመጪው መስከረም የመስቀል ዕለት ከሥልጣናቸው ተሻሩ። ፲፱፻፷፫ ዓ/ም - ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ለቀድሞው የላይቤሪያ ፕሬዚደንት ዶ/ር ዊሊያም ተብማን የቀብር ሥነ ሥርዓት ሞንሮቪያ ከተማ ገቡ። ፲፱፻፷፰ ዓ/ም - በቻይና፤ ከቤዪጂንግ ሰሜናዊ ምሥራቅ በምትገኘው ታንግሻን የተባለች ከተማ አካባቢ የተከሰተው የመሬት እንቅጥቅጥ እስከ ፯፻፶ ሺ ሰዎች ሕይወታቸውን እንዳጡ ተገምቷል። ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ፣ ‘ሕይወቴ እና የኢትዮጵያ እርምጃ’ (፲፱፻፳፱ ዓ/ም) (እንግሊዝኛ) P.R.O., FCO 31/1118 - ETHIOPIA: ANNUAL REVIEW FOR 1971 (እንግሊዝኛ) P.R.O., FCO 371/1829 - ANNUAL REVIEW FOR ETHIOPIA FOR 1974 (እንግሊዝኛ) http://news.bbc.co.uk/onthisday/hi/dates/stories/july/28/newsid_4132000/4132109.stm"} {"id": "32035", "contents": "ትሪር (ጀርመንኛ፦ Trier) የጀርመን ከተማ ነው። በጥንታዊ ልማድ የትሪር መሥራች የኒኑስ ልጅ ትሬቤታ ነበር። ትሬቤታ ከአባቱ ኒኑስ ሚስት ከሴሚራሚስ መንግሥት ከአሦር ሸሽቶ ወደ ማኑስ አገር በራይን ወንዝ አካባቢ ደርሰ፤ ከራይን ምዕራብ ትሪርንና ስትራዝቡርግን ሠራ። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "40249", "contents": "14 March በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም መጋቢት 5 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "40255", "contents": "ኤልሞዳድ (ዕብራይስጥ፦ אלמודד) በኦሪት ዘፍጥረት 10:26 መሠረት የዮቅጣን በኲር ልጅ ነበር። በ፩ ዜና መዋዕል 1:20 እንደሚታይ ስሙ ደግሞ አልሞዳድ ተጽፎ ይገኛል። የመጽሐፍ ቅዱስ ቅርሶች (ወይም «ፕሲውዶ-ፊሎ») የተባለው ጽሑፍ (ምናልባት 70 ዓ.ም. ግድም ተጽፎ) እንዳለው፣ ዮቅጣን በባቢሎን ግንብ ወቅት የሴም ልጆች አለቃ ሲሆን ከልጆቹ ግን ፭ቱ ከነአልሞዳድ እምቢ ይላሉ፤ ዮቅጣንም ከሰናዖር እንዲያመልጡ ያስችላል። «ኤልሞዳድ» ማለት ምናልባት «ቀያሹ» ወይም «የኤል (ኤሎሂም) ቀያሽ» ሊሆን ይችላል። በአይሁዳዊው ጽሁፍ ታርጉም ፕሲውዶ-ዮናታን ዘንድ፣ ይህ ኤልሞዳድ ምድርን በገመዶች ይቀይሥ ነበር። ሌሎች ደራስያን የስሙ ትርጉም «የኤል መውደድ» ወይም ፍቅረ እግዚአብሔር እንደ ሆነ ብለዋል። ፍላቪዩስ ዮሴፉስ እንደ ጻፈው፣ ኤልሞዳድና ወንድሞቹ ሁሉ በሕንዱስ ወንዝ ላይ ሠፈሩ። አብዛኞቹ ጸሃፊዎች ግን በየመን እንደ ሠፈሩ ይላሉ። ጀርመናዊው መኖክሴ ዮሐንስ አቬንቲኑስ (1515 ዓ.ም. ግድም) አንዳለው ግን ከዮቅጣን ልጆች አንዳንድ በአውሮፓ ሠፍረው ነበር። ከነዚህ መካከል ድልማጥያ አገር ስሙን ከ«ዳልማታ» (አልሞዳድ) እንደ ወረሰ ይላል።"} {"id": "35683", "contents": "መና (ዕብራይስጥ፦ מָ‏ן «ይህ ምንድን ነው») በኦሪት ዘጸአት 16 ዘንድ ዕብራውያን ከግብጽ አምልጠው በሲና በረሃ ለ40 ዓመታት በተጓዙበት ወቅት እግዚአብሔር የፈቀዳቸው ምግብ ነው።"} {"id": "42583", "contents": "ሻንዶንግ ልሳነ ምድር በቻይና ሻንዶንግ አውራጃ የሚገኝ ልሳነ ምድር ነው።"} {"id": "47575", "contents": "ቅዱስ ጴጥሮስ ወይም ስምዖን ጴጥሮስ (አራማይስጥ፦ ሸማዮን ከፓ፤ ዕብራይስጥ፦שמעון בר יונה‎ ፦ ሽምዖን ባር ዮና፤ ግሪክኛ፦ ፔትሮስ፤ 8 ዓክልበ. ግ. - 56 ዓም) የኢየሱስ ክርስቶስ ሐዋርያ እና መጀመርያው የሮሜ ጳጳስ (ፓፓ) ነበሩ። ክርስቶስ ጴጥሮስን ብዙ ጊዜ ከመጥፋት ያዳነው ደቀመዝሙር ነበር ምክኒያቱም በመሰለው መንገድ ወይም በስሜታዊነት እየሱስን ሳያማክር ይናገር ፣ይመራ ስለነበር ነው ። ይህም ገና በመንፈሳዊ ዕውቀት ስላላደገ ሆነ ። በተለይ እየሱስ ስለ ስቃዩ፣ሞቱ፣መነሳቱ ለደቀመዝሙሮቹ ሲነግራቸው ጴጥሮስ ባለመረዳቱ ክርስቶስ የዛን ጊዜ ለጴጥሮስ አጥብቆ ጸለየለት በኋላው የሚፈታተነውን ስለሚያውቅ ። ለነገሩ \"እኔን ማን ይሉኛል\" ?"} {"id": "47863", "contents": "ሃኢ ጋኦን (ዕብራይስጥ፦ האיי גאון) ከ931 እስከ 1030 ዓም በባቢሎን ዙሪያ የኖረ የአይሁድና እና የተልሙድ አስተማሪ ነበር። በተለይ የሚታወቀው «responsa» («መልሶች») ስለ ተባሉ ጽሁፎች ናቸው። ለምሳሌ ያህል የሚከተለውን ጻፈ፦ «መሢህ ወልደ ዮሴፍ፣ ከዳዊት ሥርወ መንግሥት የሆነ ታላቅ ጻድቅ፣ በይሁዳ ሕዝብ መካከል ይነሣል። መሪነቱ እንደ ንጉሥ ዘመን የሚመስል፣ ለአርባ አመት የሚቆይ ይሆናል። በዚህም ዘመን መሢህ ወልደ ዮሴፍ ብዙ አይሁዶችን ወደ ኦሪት መንገድ ይመልሳችዋል።» Responsum on Succot 52a ይህ «አርባ አመት» ጊዜያዊ መሢሃዊ መንግሥት የሚለው ትንቢት ከሃኢ ጋኦን ዘመን አስቀድሞ ለረጅም ጊዜ ይጠበቅ ነበር። ረቢ አኪቫ በን ዮሴፍ Midrash on Psalm 90:15፤ የባቢሎን ተልሙድ እና የኤልያስ ራዕይ ሁላቸው የአርባ አመት ጊዜያዊ መሢሃዊ መንግሥት ትንቢት ከጥንት ዘግበዋል። እንዲሁም በእስልምና የሙሐመድ ጓደኛ አቡ ሑራይሓህ (595-673 ዓም) በሀዲስ Book 37, Number 4310 ይህን ተመሳሳይ ትንቢት ጠቀሰ። ^ http://www.come-and-hear.com/sanhedrin/sanhedrin_99.html"} {"id": "47899", "contents": "ጅቡቲ ከተማ የጅቡቲ ዋና ከተማ ነው። በ1880 ዓም በፈረንሳይ ሰዎች ተመሠረተ።"} {"id": "48649", "contents": "የማርማራ ባሕር ወይም በጥንት ፕሮፖንቲስ በቱርክ አገር ውስጥ፣ ከአውሮፓና ከእስያ መካከል፣ ከጥቁር ባሕርና ከኤጊያን ባህር መካከል፣ የቦስፖሮስ ወሽመጥና የዳርዳኔል ወሽመጥ መካከል የሚገኝ ባሕር ነው።"} {"id": "41359", "contents": "28 December በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) በዘመነ ማቴዎስ፣ በዘመነ ማርቆስና በዘመነ ሉቃስ ታኅሣሥ 19 ቀን ማለት ነው። በዘመነ ዮሐንስ ግን (ዘመነ ሉቃስ የሥግር ዓመት በመሆኑ) ታኅሣሥ 18 ቀን ላይ ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "47941", "contents": "የቾላ ሥርወ መንግሥት በደቡባዊ ሕንድ አገርና በኋላም በስሪ ላንካ ቢያንስ ከ300 ዓክልበ ጀምሮ እስከ 1271 ዓም የቆየ የታሚል ብሔር መንግሥት ነበረ። በሥነ ሕንጻ፣ በሥነ ጽሑፍ፣ በመርከብ ኃይልም ለሥልጣኔ አንጋፋዎች ሆኑ። ከታሪካዊ መዝገቦች እስከምናውቅ ድረስ ቢያንስ ከ300 ዓክልበ. ጀምሮ ተገኙ ሲባል፣ እንደ ልማዳዊ ታሪካቸው በጥንታዊ ታሚልኛ ሥነ ጽሑፍ ከዚያ በፊት ብዙ አፈ ታሪካዊ ነገሥታት ይጠቀሳሉ። ነገር ግን ለነዚህ ቅድመ-ታሪካዊ ነገሥታት፣ ማንኛውም ቅድመ-ተከተል ወይም ዘመናት መረዳት ያስቸግራል። በአንድ ግመት፣ መጀመርያው ቾላ ንጉሥ «ኤሪ ኦሊያን ቫኤንድሂ» የነገሠው ከ3028 ዓክልበ. ጀምሮ ቢሆን፣ ይህ ቁጥር ግን አጠያያቂ ነው። አንዱ አፈ ታሪካዊ የቾላ ንጉሥ ካንታማን በአጋስትያ (ከርግ ቬዳ ደራሲዎች አንዱ) ዘመን እንደ ኖረ ሲባል፣ ይህ ምናልባት 1200 ዓክልበ. አካባቢ ያደርገዋል፤ አጋስትያም ደግሞ በታሚሎች ትውፊት መሠረት ታሚሎቹን ከስሜን ወደ ደቡብ ሕንድ የመራቸው ቅዱስ ቄስ ነበረ። በታሪካዊ ዘመን ደግሞ ለረጅም ዘመን ስለ ታወቁ ብዙ ሥነ ጥበብና ኪነት ትተዋል።"} {"id": "49027", "contents": "ናሳ (እንግሊዝኛ፦ NASA ወይም National Aeronautics and Space Administration «ብሔራዊ ሥነ ጥያራና ጠፈር አስተዳደር») የዩናይትድ ስቴትስ መንግሥት ተቋም ነው። ተግባሩ የበረራ እና የጠፈረኛ ትምህርት ልማት ነው። ከ1951 ዓም ጀምሮ ሠርቷል። መቀመጫው በዋሺንግተን ዲሲ ይገኛል።"} {"id": "49057", "contents": "ጃሙና ካሽሚር በስሜን የምትገኝ የሕንድ ክፍላገር ናት። በፓኪስታን ወይም በቻይና ሥልጣን ባላቸው ክፍሎች ላይ ደግሞ ይግባኝ ይላል።"} {"id": "44341", "contents": "ኡር-ኒኑርታ በሱመር የኢሲን ሥርወ መንግሥት 6ኛው ንጉሥ ነበረ (1823-1806 ዓክልበ. የነገሠ)። በንጉሥ ሊፒት-እሽታር ውድቀት ዙፋኑን ያዘ። መጀመርያ ፭ የኢሲን ነገሥታት ሴማዊ (አሞራዊ) ስሞች ሲኖራቸው፤ «ኡር-ኒኑርታ» ግን ሱመርኛ ስም ነው። በሱመራዊ ነገሥታት ዝርዝር ላይ ፳፰ ዓመታት እንደ ነገሠ ሲለን ከዘመኑ ፲፭ የዓመት ስሞች ብቻ ይታወቃሉ። ከመጀመርያው ዓመቱ በቀር ግን የሌሎቹ ዓመታት (a-n) ቅድም-ተከተላቸው እርግጥኛ አይደለም። ከነዚህም መካከል ለምሳሌ፦ ፩ ፦ (1823 አክልበ. ግድም) «ኡር-ኒኑርታ ንጉሥ የሆነበት ዓመት» a ፦ «የኒፑር ዜጎች ለዘላለም ነጻ ያወጣቸውበት፣ በአንገታቸውም የሸከመውን ግብር የፈታላቸውበት ዓመት» በአንዱ ዓመቱ (a) ኡር-ኒኑርታ ኒፑርን ከኢሲን ተወዳዳሪ ከላርሳ ግዛት እንዳስመለሰ ይመስላል። በ1809 ዓክልበ. የላርሳ ንጉሥ አቢሳሬ ኢሲንን እንዳሸነፈው ከራሱ ዓመት ስም ይታወቃል። ከዚህ በቀር ኡር-ኒኑርታ መስኖ እና ቦይ በማስቆፈሩ አሮንቃ ምድርን አስደረቀ። በዚህም ዘመን ሌሎች ነጻ ከተሞች የራሳቸውን ነገሥታትና ዓመት ስሞች ነበራቸው። የኢሊፕ-አኩሱም ንጉሥ ሃሊዩም ዓመት ስም (a) እና የኪሱራ ንጉሥ ማናባልቴኤል ዓመት ስም (g) ሁለቱም «ኡር-ኒኑርታ የተገደለበት ዓመት» ይባላሉ፤ ይህም 1806 ዓክልበ. ይሆናል። ልጁ ቡር-ሲን ተከተለ። ^ የኡር-ኒኑርታ ዓመት ስሞች"} {"id": "41905", "contents": "የአባይ ሙላቶች በግብጽና በሱዳን ስድስት የተቆጠሩ የውሃ ሙላቶች ናቸው። ከግሪክኛ ስማቸው 6 «ካታራክቶች» ማለት ፏፏቴዎች ሲባሉ እንዲያውም ከፏፏቴዎች ያንሳሉ። አንደኛው ሙላት በግብጽ አስዋን ይገኛል። በጥንት ይህ የጥንታዊ ግብጽ ደቡባዊ ጠረፍ፣ የኩሽ ስሜናዊ ጠረፍ ነበረ። የአስዋን ግድብ ከዚህ በላይ በ1960ዎቹ ተሠርቶ የናሠር ሃይቅ ፈጠረ። ሁለተኛው ሙላት በስሜን ሱዳን ነበር፣ አሁንም ከናሠር ሃይቅ በታች ተሠመጠ። ሦስተኛው እስከ ስድስተኛው ሙላቶች ደግሞ በስሜን ሱዳን ይገኛሉ።"} {"id": "42055", "contents": "ዋዮሚንግ ከአሜሪካ 50 ክፍላገራት 1ዱ ነው።"} {"id": "42133", "contents": "1 January 1 - 26 August 1 እ.ኤ.ኣ. = 8 ዓክልበ. ዓ.ም. 27 August 1 - 31 December 1 እ.ኤ.ኣ. = 7 ዓክልበ. ዓ.ም."} {"id": "44503", "contents": "ሰኸተፕካሬ አንተፍ ላይኛ ግብጽ በ2ኛው ጨለማ ዘመን (13ኛው ሥርወ መንግሥት) ከ1754 እስከ 1744 ዓክልበ. ግድም ድረስ የገዛ ፈርዖን ነበረ። የስመንኽካሬ ኢሚረመሻው ተከታይ ነበረ። ስሙ በቶሪኖ ቀኖና ነገሥታት ዝርዝር ላይ እንዲሁም በካርናክ ነገሥታት ዝርዝር ላይ ተዘገበ። ሕልውናውም ከአንዳንድ ቅርስ ተረጋግጧል። ብዙ ሌላ መረጃ አይታወቅም። K.S.B. Ryholt: The Political Situation in Egypt during the Second Intermediate Period, c. 1800 – 1550 BC, Carsten Niebuhr Institute Publications, vol. 20. Copenhagen: Museum Tusculanum Press, 1997 (እንግሊዝኛ)"} {"id": "2475", "contents": ""} {"id": "44623", "contents": "ጌዴኦኛ ወይም ጌዴኡፋ በኢትዮጵያ ውስጥ በጌዴኦ ብሔረሰብ የሚነገር ኩሻዊ ቋንቋ ነው። የጌዴኦ ብሔረሰብ የአፍ መፍቻ ቋንቋ ሲሆን በብሔረሰቡ አባላት ጌዴኡፋ በመባል ይጠራል። ቋንቋው በተለይ ከሲዳምኛ፣ ከከምባትኛ፣ እና ከሀዲይኛ ቋንቋዎች ጋር የመመሳሰል ባህርይ አለው። በአሁኑ ሰዓት ጌዴኡፋ ከንግግር ቋንቋነት አልፎ የሥራ እና የትምህርት ቋንቋ ሆኖ እያገለገለ ይገኛል። በ፲፱፻፺፪ ዓ.ም. የሣባ ፊደል ተቀርፆለት ለመሠረተ ትምህርት ማስተማሪያነት ውሏል። ከ፲፱፻፹፮ ዓ.ም. ጀምሮ ግን ለቋንቋው የላቲን ፊደል ተቀርፆለት በርካታ የመማሪያና የማስተማሪያ መጽሐፍት ተዘጋጅተው መደበኛ ትምህርት በመስጠት ላይ ይገኛል። በአሁኑ ሰዓት በጌዴኦ ዞን ውስጥ በአብዛኛዎቹ በአንደኛ ደረጃ የመጀመሪያ ሣይክል ትምህርት ቤቶች ትምህርት የሚሰጠው በጌዴኡፋ ቋንቋ ሲሆን በሁለተኛ ሣይክል /ከ5ኛ--8ኛ/ ባሉት ክፍሎችም ቋንቋው እንደ አንድ የትምህርት ዓይነት በመሰጠት ላይ ይገኛል። ከዚህ በተጨማሪ ቋንቋው የሥራ ቋንቋ ሆኖ በማገልገል ላይ ይገኛል። በ፲፱፻፺፱ ዓ.ም. የጌዴኡፋ-አማርኛ-እንግሊዝኛ መዝገበ ቃላት ተዘጋጅቶ ለተጠቃሚው እንዲደርስ ተደርጎአል። ጌዴኦ ብሔረሰብ"} {"id": "46447", "contents": "ሳሲት ከተማ ከደብረ ብርሃን ከተማ በስተሰሜን 92 ኪ.ሜ. ርቀት ላይ የምትገኝ ተጉለቴ ነች፡፡ ከሞጃና ወደራ ወረዳ መዲናዋ ከሰላድንጋይ ደግሞ 20 ኪ.ሜ ትርቃለች፡፡ ሰላድንጋይን ብዙ ሰው በጻድቃኔ ማሪያም ገዳም ያውቃታል፡፡"} {"id": "4749", "contents": "1 January 1788 - 8 September 1788 እ.ኤ.ኣ. = 1780 ዓ.ም. 9 September 1788 - 31 December 1788 እ.ኤ.ኣ. = 1781 ዓ.ም."} {"id": "4761", "contents": "1 January 1782 - 8 September 1782 እ.ኤ.ኣ. = 1774 ዓ.ም. 9 September 1782 - 31 December 1782 እ.ኤ.ኣ. = 1775 ዓ.ም."} {"id": "4767", "contents": "1 January 1779 - 9 September 1779 እ.ኤ.ኣ. = 1771 ዓ.ም. 10 September 1779 - 31 December 1779 እ.ኤ.ኣ. = 1772 ዓ.ም."} {"id": "5943", "contents": "1 January 1195 - 5 September 1195 እ.ኤ.ኣ. = 1187 ዓ.ም. 6 September 1195 - 31 December 1195 እ.ኤ.ኣ. = 1188 ዓ.ም."} {"id": "5139", "contents": "1 January 1593 - 7 September 1593 እ.ኤ.ኣ. = 1585 ዓ.ም. 8 September 1593 - 31 December 1593 እ.ኤ.ኣ. = 1586 ዓ.ም."} {"id": "6813", "contents": "1 January 767 - 2 September 767 እ.ኤ.ኣ. = 759 ዓ.ም. 3 September 767 - 31 December 767 እ.ኤ.ኣ. = 760 ዓ.ም."} {"id": "6027", "contents": "1 January 1153 - 4 September 1153 እ.ኤ.ኣ. = 1145 ዓ.ም. 5 September 1153 - 31 December 1153 እ.ኤ.ኣ. = 1146 ዓ.ም."} {"id": "39211", "contents": "ማዲያት ከደም ብክለት በሽታ የሚከሰት ሲሆን፣ ቆዳን ያጠቁራል። ይኸውም ከተፈጥሮ ጥቁረት የተለየ ነው።"} {"id": "14481", "contents": "ሆዱ ፈሪ እግሩ ዳተኛ አዳም ሲዋጋ እርሱ ይተኛ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሆዱ ፈሪ እግሩ ዳተኛ አዳም ሲዋጋ እርሱ ይተኛ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ፍርሃትን የሚገስጽ ተርትና ምሳሌ"} {"id": "6639", "contents": "1 January 854 - 1 September 854 እ.ኤ.ኣ. = 846 ዓ.ም. 2 September 854 - 31 December 854 እ.ኤ.ኣ. = 847 ዓ.ም."} {"id": "14625", "contents": "አሞራ ገደል ደቡብ ጎንደር ውስጥ ደብረ ታቦር፣ በአመድ በርና በወረታ መካከል የሚገኝ ቦታ ነው። ይህን ቦታ በጣም ታዋቂ ከሚያደርገው ነገር ውስጥ መሃል ሜዳ ላይ ቀጥ ብሎ የተቀመጠው የአለት ተራራ ነው። አሞራ ገደል (አማራ ገደል) በ፲፰፻፸፯ ዓ.ም. ፋሺስት ጣሊያኖች ወደ ደብረ ታቦር በአሞራ ገደል ቋጥኝ አድርገው ሲጓዙ"} {"id": "3693", "contents": "ቶክዮ (東京) የጃፓን ዋና ከተማ ነው። ቶክዮ መጀመርያ ኤዶ ተብሎ የተሰራው በ1449 ዓ.ም. ሲሆን በ1595 ዓ.ም. የጃፓን መንግሥት መቀመጫ ከክዮቶ ወደዚህ ተዛወረ። በ1860 ዓ.ም. ስሙ 'ቶክዮ' ('የምሥራቅ ዋና ከተማ') ሆነ። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 35,327,000 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 12,790,000 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 35°40′ ሰሜን ኬክሮስ እና 139°45′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል።"} {"id": "15987", "contents": "ስራ ያጣ መለኩሴ አደገኛ ቦዘኔ ተባለ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ስራ ያጣ መነኩሴ ቆቡን ቀዶ ይሰፋል"} {"id": "3753", "contents": "አቡጃ የናይጄሪያ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 1.8 ሚሊዮን ሆኖ ይገመታል። ከተማው 09°10′ ሰሜን ኬክሮስ እና 07°10′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል። አቡጃ በሌጎስ ፈንታ ዋና ከተማ እንዲሆን በ1970ዎቹ የታቀደ ከተማ ነው። በ1984 ዓ.ም. በይፋ የናይጄሪያ ዋና ከተማ ሆነ።"} {"id": "8049", "contents": "1 January 144 - 27 August 144 እ.ኤ.ኣ. = 136 ዓ.ም. 28 August 144 - 31 December 144 እ.ኤ.ኣ. = 137 ዓ.ም."} {"id": "8085", "contents": "1 January 126 - 27 August 126 እ.ኤ.ኣ. = 118 ዓ.ም. 28 August 126 - 31 December 126 እ.ኤ.ኣ. = 119 ዓ.ም."} {"id": "50113", "contents": "ክሌስም ስያሜ በሥነ ሕይወት ማለት ማናቸውም የሕያዋን ዝርያ በይፋ በዓለም አቅፍ ሳይንቲስቶች በኩል የሚታወቅበት ሮማይስጥ ስም ነው። «ክሌስም» መባሉ እያንዳንዱ ስያሜ ሁለት ክፍሎች ስላሉት ነው። መጀመርያው ክፍል የወገን ስም ሲሆን ሁለተኛው ደግሞ የዝርያው ስም ይሆናል። ለምሳሌ የሰው ልጅ ክሌስም ስያሜ በሮማይስጥ Homo sapiens /ሆሞ ሳፒየንዝ/ ሲሆን፣ መጀመርያው ስም /ሆሞ/ («ሰው») ወገኑ፣ ሁለተኛውም /ሳፒየንዝ/ («ጥበበኛው») ዝርያው ነው። የላም ክሌስም በሮማይስጥ Bos taurus /ቦስ ታውሩስ/ ሲሆን፣ /ቦስ/ ወገኑ፣ /ታውሩስ/ ዝርያው ነው። ወይም ለአትክልት ይጠቀማል፤ ለምሳሌ የነጭ ሽንኩርት ክሌስም Allium sativum /አሊየም ሳቲቨም/ ነው። ይሄ ዘዴ በስዊድን ሥነ ሕይወት መምህር ካርል ልኔየስ በ1745 ዓም ተጀመረ።"} {"id": "5685", "contents": "1 January 1324 - 5 September 1324 እ.ኤ.ኣ. = 1316 ዓ.ም. 6 September 1324 - 31 December 1324 እ.ኤ.ኣ. = 1317 ዓ.ም."} {"id": "16341", "contents": "አንድ የናጠጠ የሳውዲ ልኡል ልጅ ለከፍተኛ ትምህርት ጀርመን ሄዶ አንድ አመት ከተማረ በኌላ አንድ ደብዳቤ ላባቱ ይጽፋል ..ደብዳቤው የሚከተለው ነው ..\" አባቴ ሆይ በርሊን ውብ ከተማ ናት ..ግን አስተማሪዎቼ በሙሉ የሚመላለሱት በባቡር ነው እናም እኔ ብቻ በወርቅ የተንቆጠቆጠ መኪና ስነዳ ትንሽ ቅር ይለኛል :: \" ብሎ ደብዳቤውን ላከ :: ከሁለት ሳምንት በኌላ የአባቱ ደብዳቤ ከ 10 ሚሊዮን ቼክ ጋር መጣለት :: ድብዳቤው እንዲህ ይላል \"\" ውድ ልጃችን እባክህ አታሰድበን ...የራስህን ባቡር ግዛ አሉት ይባላል።"} {"id": "5697", "contents": "1 January 1318 - 5 September 1318 እ.ኤ.ኣ. = 1310 ዓ.ም. 6 September 1318 - 31 December 1318 እ.ኤ.ኣ. = 1311 ዓ.ም."} {"id": "8205", "contents": "1 January 66 - 26 August 66 እ.ኤ.ኣ. = 58 ዓ.ም. 27 August 66 - 31 December 66 እ.ኤ.ኣ. = 59 ዓ.ም."} {"id": "15387", "contents": "ከቡር ደጃዝማች ኃብተ ሥላሴ በላይነህ በተጉለትና ቡልጋ አውራጃ በከሰም ወረዳ ልዩ ሰሙ ውቢት በሚባለው ሥፍራ፣ ከታወቁት አባታቸው ከአቶ በላይነህ ቢተውልኝ እና ከእናታቸው ከወይዘሮ ማናለብሽ በድሉ መስከረም ፮ ቀን ፲፱፻ ዓ.ም ተወለዱ። በተወለዱ በአሥራ አምስት ዓመታቸው በቤተ መንግሥት የዕልፍኝ አሽከር ሆነው ሲያግለግሉ ከቆዩ በኋላ ጥንታዊ የክብር ዘበኛ ሲቋቋም በወታደርነት ተዛውረው አግልግሎታችውን አበረከቱ። በመጋቢት ወር ፲፱፻፳፰ ዓ.ም ማይጨው ላይ በተደረገው ታላቁ ጦርነት ከክብር ዘበኞች ጋደኞቻቸው ጋር ሆነው ከፍ ባለ ጀግንነት ከጠላት ጋር በመዋጋት አገራቸውንና ንጉሠ ነግሥታቸውን አግልግለዋል። ከዚያም እንደተመለሱ በንጉሠ ነግሥታቸው መሪ ትእዛዝ መሠረት የጦርነት ትግላቸውን በመቀጠል አምስት ዓመት ሙሉ በአርበኝነት የጦር መሪ በመሆን እጅግ ከፍ ባለ ጀግንነት ሌት ከቀን ያለ አንዳች አረፍት በየጦር ሜዳው የጠላትን ኃይል ያንበረከኩ ታላቅ ጀግና ነበሩ የገደሏቸውንም የጠላት መኮንኖች ለመጥቀስ ያህል፣ ፩."} {"id": "11931", "contents": "አልቤር ለብረን (1924-1932) (በ ፈረንሳይኛ ፡ Albert Lebrun) 15ኛ የፈረንሣይ ፕሬዚዳንት ነበሩ።"} {"id": "8547", "contents": ""} {"id": "8565", "contents": "አርባ ልጆች የተባሉት በአንደኛው የዓለም ጦርነት ወቅት የቱርክ መንግስት አርመናውያን ላይ ጭፍጨፋ ባካሄደበት ወቅት ወላጆቻቸውን በማጣት እና ከጭፍጨፋው ለማምለጥ ተሰደው በእየሩሳሌም የአርመን ገዳም ውስጥ ሲኖሩ ቀዳማዊ ኃይለ ስላሴ (ያኔ አልጋወራሽ ራስ ተፈሪ) አግኝተው ወደ ኢትዮጵያ አምጥተው ያሳደጉዋቸው 40 አርመናውያን ልጆች ናቸው። በልጆቹ የሙዚቃ ችሎታ የተደመሙት አፄ ኃይለሥላሴ በእየሩሳሌም የአርመን ፓትርያርክን ፍቃድ ካገኙ በኋላ ልጆቹን ወደ ኢትዮጵያ ወስደው ተጨማሪ የሙዚቃ ስልጠና እንዲያገኙ አድርገዋል። ልጆቹ በሴፕቴምበር 6፣ 1924 እ.ኤ.አ. ዓ.ም. ከሙዚቃ ባንዱ መሪ ከኬቮርክ ናልባንድያን ጋር ኢትዮጵያ የደረሱ ሲሆን እነዚሁ ልጆች ናቸው በኢትዮጵያ የመጀመሪያ የሆነውን የሙዚቃ ጓድ (የንጉሱ የሙዚቃ ጓድ የተባለውን) ያቋቋሙት። ኬቮርክ ናልባንዲያን ማርሽ ተፈሪ የተሰኘውን እና የኢትዮጵያ ብሄራዊ መዝሙር ሆኖ እስከ እ.ኤ.አ. 1930-1974 ያገለገለውን ሙዚቃ (ግጥሙ የዮፍታሄ ንጉሴ ነው) የደረሰ ነው። Yetovbahayer(ኢትዮአርመናውያን) ዊኪ፤ በፌብሩዋሪ 21፣ 2007 ታይቷል። \"Un siècle de musique moderne en Éthiopie\" በፍራንሲስ ፋልሴቶ፤ በፌብሩዋሪ 21፣ 2007 ታይቷል።"} {"id": "16773", "contents": "ግድግዳ ወይም ግንብ ቋሚ መዋቅር ሲሆን የሚያገለግለውም አንድን የተወሰነ ቦታ ለመከለል እንዲሁም ለመከላከል ነው። ይህ መዋቅር በውስጡ በር እና መስኮቶች ሊኖሩት ይችላል።"} {"id": "12489", "contents": "ላውረንሲየም(Lawrencium) የንጥረ ነገሮች ሠንጠረዥ ውስጥ ኬሚካዊ ውክሉ Lr ነው። አቶማዊ ቁጥሩም 103 ነው። የጥንተ፡ንጥር ጥናት (ኬሚስትሪ) በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ ላውረንሲየም የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ። (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "12525", "contents": "ራዲየም (Radium) የንጥረ ነገሮች ሠንጠረዥ ውስጥ ኬሚካዊ ውክሉ Ra ነው። አቶማዊ ቁጥሩም 88 ነው። የጥንተ፡ንጥር ጥናት (ኬሚስትሪ) በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ ራዲየም የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ። (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "13941", "contents": "ኪሽ የሱመር (የዛሬው ኢራቅ) ጥንታዊ ከተማ ነበረ። የሱመር ነገሥታት ዝርዝር በተባላው ሰነድ ዘንድ፣ ከማየ አይኅ በኋላ መጀመርያው ነገሥታት የነበሩበት ከተማ ኪሽ ሲሆን መጀመርያው ንጉሣቸው ጙሹር ነበር። የጙሹርም ተከታይ ኩላሢና-ቤል ሲባል፣ ይህ ስያሜ ግን በአካድኛ «ሁላቸው ባል (ሆኑ)» የሚለው ዓረፍተ ነገር ነው። ምናልባት በኪሽ መሃል ሥልጣን አለመኖሩን ለማመልከት እንደ ጠቀመ ይታስባል። በሰነዱ የሚከተሉት 9 ስሞች ደግሞ ሁላቸው በአካድኛ የእንስሳት ስሞች ናቸው"} {"id": "12675", "contents": ""} {"id": "17541", "contents": "ጨርቅ ወይም ልብስ የቀጫጭን ሰው ሰራሽ አልያም የተፈጥሮ ቃጫዎች ድር ነው። ጨርቅ የሚሰራው ቃጫዎችን በመጥለፍ፣ በመጠምጠም፣ በማጠላለፍ፣ በመስፋት ወይም ደግሞ እርስበርስ በማያያዝ ነው።"} {"id": "14145", "contents": "መባዓ ጽዮን በሌላ ስማቸው ተክለ ማርያም በዓፄ ዘርዓ ያዕቆብ ዘመን የነበሩ ጻድቅ ሰው ሲሆኑ በተወለዱ በ፸፬ ዓመታቸው ከዚህ ዓለም ተለይተዋል። ገድላቸው እንደሚጠቅሰው በሸዋ ግዛት አንዳገብጣን ይባል እነበር ቦታ ከአባታቸው ሀብተ ጽዮንና እናታቸው ጽዮን ትኩና በስለት ተወለዱ። ቀጥሎም ከአባታቸውና ከተለያዩ ቀሳውስት ትምህርት በመቅሰም አድገው እራሳቸውን በጾምና ጸሎት በማነጽ ቅድስናን አግኝተዋል። በዚህም መካከል ወደ ዳሞት በመሄድ ገብረ ክርስቶስ ለሚሰኙ ቄስ ጋር በ እንግድነት ከቆዩ በኋላ ሲመለሱ አደገበት አገር አባ ገብርኤል በተባሉ አስተዳዳሪ የቅስና ሹምትን አገኙ ከዚያም በአቡነ ተክለ ሃይማኖት በተመሠረተው ደብረ ሊባኖስገዳም ላይ ትንሽ ጊዜ አሳልፈዋል፣ ጋፋት ይባሉ የነበሩ ሕብረተሰቦችም ክርስትናን እንዲቀበሉ ብዙ ጥረት አድርገዋል። መባዓ ጽዮን ይኖሩበት የነበረውን ዘመን ማወቅ የተቻለውም እኒሁ ጋፋቶች ከዓጼ ዘርዓ ያዕቆብ ስጦታን ለማግኘት ሲጓዙ መንገድ ላይ ይሰብኳቸው እንደነበር ግድሉ ላይ በማስፈራቸው ነው። ባጠቃላይ፦ መባዓ ጽዮን (ተክለ ማርያም) ፵፯ ዓመት በድቁና፣ ፱ ዓመት በቅስናና ፱ ዓመት በምንኩስና ሕህይወታቸውን አሳልፈዋል። ከዚህ ዓለም ከተለዩ በኋላ አንድ ተከለ ሃይማኖት የተባለ ሃብታምና ሚስቱ ወለተ ጽዮን ከጻድቁ ገድል በረከት እንዲያገኙ በማሰብ የመባዓ ጽዮንን ታሪክ \"ገድለ መባዓ ጽዮን\" በሚል መጽሐፍ ምክሖ ጊዮርጊስ በተባለ ፀሐፊ እንዲጻፍ አደረጉ። ይህ መጽሐፍ እጅግ በተዋቡ ደማቅ ስዕሎች ያሸበረቀ ሲሆን ሰአሊው \"ኢግናጢየስ\" የሚባል ሰው ሊሆን ይችላል በማለት ታሪክ ተመራማሪው ዋሊስ በጅ ገምቷል ይህ መጽሐፍ በዓፄ ቴወድሮስ መቅደላ ላይ ሊያሠሩት ለነበረው ቤ/ክርስቲያናቸው እንደስጦታ አዘጋጅተውት በመሃሉ በእንግሊዞች ተወድሶ እንግሊዝ አገር ውስጥ ይገኛል። ^ ገድለ መባዓ ጽዮን ^ Budge, Wallis."} {"id": "10233", "contents": "የኢትዮጵያ ቴያትር ኢትዮጵያ ውስጥ ከ1990 አጋማሽ በፊት ብዙ የሆኑ የመድረክ ቴያትር ተሰርቶ ነበር። አሁንም የፊልም ተጽእኖ በጠነከረበት ጊዜ የተለያዩ ቴያትሮች በመሰራት ላይ ናቸው። ከነዚህም መካከል፡- 1.8ቱ ሴቶች 2.የቀለጠው መንደር"} {"id": "10239", "contents": "የርቀት ትምህርት ማለት ነው፡፡ የኢትዮጵያ ሲቪል ሰርቪስ ኮሌጅ የኮሌጁ ድረ ገጽ"} {"id": "14349", "contents": "መተሓራ ስኳር የእግር ኳስ ክለብ በኦሮሚያ፣ ኢትዮጵያ የሚገኝ የእግር ኳስ ክለብ ነው። በአሁኑ ጊዜ ከመተሓራ ስኳር ፋብሪካ ጋር ግንኙነት የለውም። የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን አባል ሲሆን መቀመጫው ወንጂ ስታዲየም ነው። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "19527", "contents": "ነገር ለበለጠ ውድማ ለመለጠ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21981", "contents": "ደጃቸውን አይዘጉ ሰውን ሌባ ይላሉ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ደጃቸውን አይዘጉ ሰውን ሌባ ይላሉ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22533", "contents": "የኢትዮጵያ ፍትህና ዲሞክራሲያዊ ኃይሎች ግንባር የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲ ነው።"} {"id": "22587", "contents": "መሬንዝ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።"} {"id": "31269", "contents": "'አርት ማክ ኩዊን የ አየርላንድ ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "22665", "contents": "ባጋና (Amorphophallus abyssinicus) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።"} {"id": "22683", "contents": "ነጭ ኣዝሙድ (Trachyspermum ammi) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው። የታረሰ ቅመም ነው፣ በገበያ ሁሉ ይገኛል። ብዙ ጊዜ ቅመሙን ለመቀነስ ከሚጥሚጣ ይቀላቀላል። አንዳንዶቹ ካቲካላ ሳይቡካ ይጨምሩታል። ሥሮቹ የሆድ ቁርጠት ለማከም ተጠቅመዋል። ^ አማረ ጌታሁን - SOME COMMON MEDICINAL AND POISONOUS PLANTS USED IN ETHIOPIAN FOLK MEDICINE March 1976 እ.ኤ.አ."} {"id": "22725", "contents": "እርድ (Curcuma longa) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው። በምግብ ተጨምሮ እንደ ቅመም ከመጠቀሙ በላይ የእርድ መድኅኒታዊ ጥቅም እንዳለው በተለይ በሕንድ ባህላዊ መድኃኒቶች ይታመናል። ለሆድ፣ ጉበት ወይም ቆዳ ችግሮች እንደሚረዳ ታስቧል። አሁንም እርድ ለስኳር በሽታ (ዲያቤት) እና ለቁርጥማት ወዘተ. በውኑ የሚፈውስ መድኃኒት ከሆነ ለማወቅ ሳይንቲስቶች ምርመራዎች አድርገው እስካሁን ምንም አላረጋገጡም። [[መደብ:የመድኃኒት እጽዋት ብቻዉን ]]"} {"id": "41241", "contents": "15 November በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) በዘመነ ማቴዎስ፣ በዘመነ ማርቆስና በዘመነ ሉቃስ ኅዳር 6 ቀን ማለት ነው። በዘመነ ዮሐንስ ግን (ዘመነ ሉቃስ የሥግር ዓመት በመሆኑ) ኅዳር 5 ቀን ላይ ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "31635", "contents": "ኤብሮ ወንዝ (እስፓንኛ፦ Ebro፤ ካታሎንኛ፦ Ebre /ኤብሬ/) በእስፓንያ ውስጥ የሚገኝ ታላቅ ወንዝ ነው።"} {"id": "23175", "contents": "ግሎጎ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ከአለት የተፈለፈ ቤተ ክርስቲያን ነው።"} {"id": "23223", "contents": "ሰኔ ፲፬ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪፻፹፬ኛው ቀን ሲሆን የፀደይ (በልግ)ወቅት ፸፱ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፹፪ ቀናት፣ በዘመነ ዮሐንስ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፹፩ ቀናት ይቀራሉ። ፲፱፻፷፮ ዓ/ም - የኢትዮጵያ ሕዝብ ተወካዮች ሸንጎ (‘ፓርላማ’) የክረምት ዕረፍቱን ለሁለት ሣምንታት አዘግይቶ ሥራውን ቀጠለ። ሸንጎው በዚህ ዕለትም የ’ቴሌኮሙኒኬሽን’ አገልግሎት ለማስፋፋት ከዓለም የልማት ድርጅት የተወሰደውን የሃያ አንድ ነጥብ አራት ሚሊዮን የአሜሪካ ‘ዶላር’(US$21.4 million) ብድር ስምምነት አጸደቀ። (እንግሊዝኛ) P.R.O., FCO 371/1829 - ANNUAL REVIEW FOR ETHIOPIA FOR 1974"} {"id": "23271", "contents": "ታሪክ ወንግሥት፡ ብርሃን፡ ሞገሳ ፣ ታሪክ፡ ዘንጉሠ፡ ነገሥት፡ አድያም፡ ሰገድ በዘመናቸው በነበረው ፀሐፊ [[]] በግዕዝ እንደተጻፈና በኢኛትሲዮ ግዊዲ በ1895 ፣ በጣሊያን አገር እንደታተመ ከጎን ቀርቧል። ይህ የንግሥት ምንትዋብና የልጇን ዳግማዊ ዓፄ ኢያሱን ዜና ውሎ ይተርካል። በተጨማሪ የዓፄ ኢያሱን ልጅ የዓፄ ኢዮአስን ዜና መዋዕል በተከታዩ ገጽኦች አካቶ ይዟል።"} {"id": "42129", "contents": "1 January 4 - 26 August 4 እ.ኤ.ኣ. = 5 ዓክልበ. ዓ.ም. 27 August 4 - 31 December 4 እ.ኤ.ኣ. = 4 ዓክልበ. ዓ.ም."} {"id": "42429", "contents": "2 አንተፍ ዋሃንኽ ግብጽን ከጤቤስ (11ኛው ሥርወ መንግሥት) የገዛ ፈርዖን ነበረ። የታችኛና የላይኛ ግብጽ ዘውዶች ይግባኝ ቢለውም በተግባር ግዛቱ በላይኛ ግብጽ ላይ አስከ አቢዶስ ድረስ ብቻ ነበር። በዘመኑ ከጠላቶቹ ወደ ስሜን ከቀጢዎቹ ወገን ጋር ይዋጋ ነበር። ወደ ደቡብ አስከ ግብጽ ደቡብ ጠረፍ አስከ ኤሌፋንቲኔ (የቡ) ድረስ ገዛ።"} {"id": "42543", "contents": "ሜሉሓ በጥንት ከመስጴጦምያ ጋራ (በተለይ 2100-1900 ዓክልበ. ግድም በአካድና ዑር መንግሥት ዘመኖች) ንግድ በመርከቦች ያካኼደ ኣገር ነበር። ዛሬ ምናልባት ፓኪስታን በተባለ ኣገር አንደ ተገኘ (የኢንዱስ ሸለቆ ሥልጣኔ) ይታስባል። ድልሙን ማጋን (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "35703", "contents": "ሽግግር መንግሥት ማለት መንግሥት ከአንድ ወደ ሌላ አይነት መንግሥት እስከሚቀየር ድረስ የሚደረግ የመንግሥት አይነት ነው። ይህ በየጥቂቱ ሁከት እንዳይነሣ አዲሱ መንግሥት ተሠውሮ እስከሚወሰን ድረስ ለውጥ ሲያስፈልግ ነው። ለዚሁ ፈለክ ቀስ በቀስ መሔዱ ሰብአዊ መብቶች በመጠብቅ አስፈላጊነት ሆኗል። ይህንን የሚያረጋግጥ የዓለም ተባባሪ መንግሥታት ድርጅት «የሰብዓዊ መብት አቀፋዊ መግለጽ» ተሰጥቷል። እንዲህ ካልሆነ ለማንም ሰው ደስ የማያሰኝ ሁኔታ ሊወጣ ይችላል።"} {"id": "36351", "contents": "የፈረንሳይ እግር ኳስ ፌዴሬሽን (ፈረንሳይኛ፦ Fédération Française de Football, FFF) የፈረንሳይ እግር ኳስ አስተዳዳሪ አካል ነው። ማህበሩ የፈረንሳይ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድንንና የተለያዩ ብሔራዊ ውድድሮችን ያዘጋጃል። ማህበሩ የዩኤፋ መሥራች አባል ነው። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31059", "contents": "[[File:|250px| right| thumb|5 አሹር-ኒራሪ]] 5 አሹር-ኒራሪ ከ እስከ ዓክልበ. የአሦር ንጉሥ ነበረ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "44547", "contents": "የሰለሞን ደሴቶች እግር ኳስ ፌዴሬሽን የሰለሞን ደሴቶች እግር ኳስ አስተዳዳሪ አካል ነው። ፌዴሬሽኑ የተመሠረተው በ1978 እ.ኤ.አ. ሲሆን የሰለሞን ደሴቶች ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድንንና የተለያዩ ብሔራዊ ውድድሮችን ያዘጋጃል። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "39201", "contents": ""} {"id": "48321", "contents": "ፊጂ የአለም ባንዲራዎች ሰንደቅ ዓላማ (ይህ ባንዲራዎች ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "40203", "contents": "4 March በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም የካቲት 25 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "48369", "contents": "የሃን ሥርወ መንግሥት በቻይና ታሪክ ከ214 ዓክልበ. እስከ 212 ዓም ድረስ የቆየ ሥርወ መንግሥት ነበረ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "40659", "contents": "20 June በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም ሰኔ 13 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "45231", "contents": ""} {"id": "40905", "contents": "1 January በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) በዘመነ ማቴዎስ፣ በዘመነ ማርቆስና በዘመነ ሉቃስ ታኅሣሥ 23 ቀን ማለት ነው። በዘመነ ዮሐንስ ግን (ዘመነ ሉቃስ የሥግር ዓመት በመሆኑ) ታኅሣሥ 22 ቀን ላይ ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "48933", "contents": "የሞንጎሊያ ወተት-ጓያ (Astragalus proprinquus) እስያ ውስጥ የሚገኝ ቊጥቋጥ ተክል ነው። የባቄላ አስተኔ አባል ነው። ብዙ ከረም አባቢ ተክል ነው። የሞንጎሊያ ወተት-ጓያ በተለይ በቻይና፣ ሞንጎሊያ፣ ኮሪያ እና ሳይቤሪያ ውስጥ ይታደጋል። የሞንጎሊያ ወተት-ጓያ በቻይና ባሕላዊ ሕክምና አይነተኛ ሚና አለው። በዘመናዊ ሊቃውንት ዘንድ የሰው ልጅ እድሜ ሊጨምር የሚችል ፕሮቲን ተሎሚሬስ እንዳለበት ተናግረዋል።"} {"id": "41169", "contents": "25 October በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) በዘመነ ማቴዎስ፣ በዘመነ ማርቆስና በዘመነ ሉቃስ ጥቅምት 15 ቀን ማለት ነው። በዘመነ ዮሐንስ ግን (ዘመነ ሉቃስ የሥግር ዓመት በመሆኑ) ጥቅምት 14 ቀን ላይ ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "48993", "contents": "ኒኮሎ ኩሳኖ ዩኒቨርሲቲ (ጣልኛ፦ Università degli Studi Niccolò Cusano /ዩኒቬርሲታ ዴልዪ ስቱዲ ኒኮሎ ኩሳኖ/ ወይም UNICUSANO /ዩኒኩሳኖ/) በሮሜ፣ ጣልያን ነ1998 ዓም የተመሰረተ ዩኒቨርሲቲ ነው።"} {"id": "41217", "contents": "7 November በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) በዘመነ ማቴዎስ፣ በዘመነ ማርቆስና በዘመነ ሉቃስ ጥቅምት 28 ቀን ማለት ነው። በዘመነ ዮሐንስ ግን (ዘመነ ሉቃስ የሥግር ዓመት በመሆኑ) ጥቅምት 27 ቀን ላይ ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "21080", "contents": "የሚሰርቀውን ያጣ ሌባ ሰላማዊ መስሎ ይገባ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሚሰርቀውን ያጣ ሌባ ሰላማዊ መስሎ ይገባ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21278", "contents": "የሞኝ ዘፈን ሁልጊዜ አበባዬ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሞኝ ዘፈን ሁልጊዜ አበባዬ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21308", "contents": "የሴት ብቻዋን ሂያጅ የቄስ አርፋጅ ሁለቱም ነገር ወዳጅ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሴት ብቻዋን ሂያጅ የቄስ አርፋጅ ሁለቱም ነገር ወዳጅ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "17324", "contents": "ተመመራመር ይገኛል ነገር የአማርኛ ምሳሌ ነው። መመራመርን የሚያበረታታ ጥሩ አባባል፡፡ አትመራመር የሚልን ክፉ አባባል የሚቃወም።"} {"id": "8876", "contents": "ሱሳ (ፋርስኛ፦ شوش /ሹሽ/፤ ዕብራይስጥ፦ שושן /ሹሻን/፤ ጥንታዊ ግሪክ፦ Σέλεύχεια /ሰለውከያ/፤ ሮማይስጥ፦ Seleucia ad Eulaeum /ሰለውኪያ አድ ኤውላዩም/) በኢራን በ32°18922′ ሰሜን ኬክሮስ እና 48°25778′ ምሥራቅ ኬንትሮስ የሚገኝ እጅግ ጥንታዊ ከተማ ነው። በ1997 ዓ.ም. 64,960 ገደማ ሰዎች ይኖሩበት ነበር። ሱሳ በድሮ ጊዜ የኤላም መንግሥት ዋና ከተማ ነበረ። በዓለሙ ከሁሉ ጥንታዊ ከተሞች አንድ ነው። በኤላምኛ ከተማው ሹሻን ተባለ። በሱመርኛ መዝገቦች ይታወቃል። ለምሳሌ ኤንመርካርና የአራታ ንጉስ በተባለው ትውፊት ለኡሩክ አምላክ ለኢናና እጅ የሰጠ ቦታ ይባላል። በመጽሐፍ ቅዱስ ሱሳ (ወይም 'ሱሳ ግንብ') በተለይ በመጽሐፈ አስቴር ሲጠቀስ ደግሞ አንዴ በመጽሐፈ ነህምያ አንዴም በመጽሐፈ ዳንኤል ስሙ ይገኛል። ዳንኤልና ነህምያ ሁለቱ በ6ኛ ክፍለ ዘመን ዓክልበ. በባቢሎን ምርኮ ጊዜ በሱሳ ይኖሩ ነበር። አስቴርም እዚያ ንግሥት ሆና አይሁዶች ከእልቂጥ እንዲያመልጡ ቻለች። ከዚህ በላይ የነቢዩ ዳንኤል መቃብር በከተማው አካባቢ እንዳለ ይታመናል። ሱሳ እንደገና በመጽሐፈ ኩፋሌ ይጠቀሳል። በቁ. 9፡10 እና 9፡16 መሠረት በሴምና በበኩሩ በኤላም ርስት ውስጥ ካሉት ቦታዎች አንድ ነው ይላል። በተጨማሪም በምዕ. 8፡34 'ሱስን' የኤላም ልጅ ይባላል። ሱሳ በአዋን ሥርወ መንግሥት ሥር እንደ ተመሠረተ ይመስላል። በ2075 ዓክልበ."} {"id": "9146", "contents": "አፈታሪክ ማለት ጥንት ወይም ሙሉ እውነታን መሰረት አደርጎ በመነሳት እየተለጠጠና ብሎም እየተንጋደደ በመጓዝ ከጭብጡ የሚርቅ ከፊል እውነት ወይም እውነታ ቢስ የሆነ ሰነድ ነው። ባላደጉ ሃገሮች ታሪክ መጽሃፍ ኣና ማስቅመጥ የተለመደ ኣልነበረም አባቶች (ሃረጋውያን) ከትውልድ ትውልድ ለልጆቻችቸው በተረትና ምሳሌ በቃል የሚሰተላልፉት አፈ ታሪከ (በኣፍ የተተረከ እንጅ ያልተፃፈ) ማለት ነወ።"} {"id": "9548", "contents": "የአርዛፕ መልህቅ ድንጋዮች በምሥራቅ ቱርክ አገር ተራራዎች የሚገኙ 12 እጅግ ታላቅ ድንጋዮች ናቸው። እነዚህ ድንጋዮች በአንዳንድ ክርስቲያን መምህር በተለይም በአቶ ዴቪድ ፋሶልድ እምነት የኖህ መርከብ መልህቅ ድንጋዮች መሆናቸውን ያምናል። ይህ እምነት እያንዳንዱ ድንጋይ በጫፍ ላይ ትልቅ ቀዳዳ ስላለበት ነው። ለኖህ መርከብ መልህቅ እንደ ነበረው የሚል ሀሣብ በቁራን ውስጥ ተገኝቷል። በተጨማሪም በሱመራዊው አፈ ታሪክ ጊልጋመሽ፣ ስለ ማየ አይህ ሲተረክ መልህቅ ድንጋዮች እንደ ነበሩት ያለው ሀሣብ ደግሞ ተገኘ። እንደነዚህ የመሳሰሉት መልህቅ ድንጋዮች ከሜዲቴራኔያን አካባቢ ሥነ ቅርስ የሚታወቁ ናቸው። ሆኖም ሊቁ ሎረንስ ኮሊንስ የአርዛፕ ድንጋዮች ከሚገኙበት ሥፍራ ዙሪያ (ምሥራቅ ቱርክ) እንደ ተሠሩ ብሏል። ስለ ድንጋዮቹ የሚገልጸው ኅልዮ በሙሉ (እንግሊዝኛ)"} {"id": "30932", "contents": "ሲኩሉስ የእስፓንያ ንጉሥ ነበረ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "22400", "contents": "(ይህ ስለ ብሔር ወይም ሕዝብ የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) በርታ የኢትዮጵያ ብሔር ነው።"} {"id": "22220", "contents": "ጅራቷ ታደርሰኝ ካናቷ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ጅራቷ ታደርሰኝ ካናቷ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22514", "contents": "የቤንች ሕዝብ ዲሞክራሲያዊ ድርጅት የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲ ነው።"} {"id": "22556", "contents": "የጋሞ ዴሞክራሲያዊ ኅብረት የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲ ነው።"} {"id": "31034", "contents": "[[File:|250px| right| thumb|2 አሹር-ረሽ-ኢሺ]] 2 አሹር-ረሽ-ኢሺ ከ እስከ ዓክልበ. የአሦር ንጉሥ ነበረ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "18122", "contents": "የኢትዮጵያ ታሪክ፡ በሐሪ አትከንስ ፡ አጠር ብሎ የኢትዮጵያን ጥንታዊ እና ዘመናዊ ታሪክ የሚዳስስ መጽሃፍ ነው። ^ Thanks to: Lapsley/Brooks Foundation @ good-amharic-books.com"} {"id": "22682", "contents": "ነጭ ኣውጥ (Physalis peruviana) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።"} {"id": "22730", "contents": "እንዳሁላ፣ እንዳሆህላ፣ እንዶሃህላ (Kalanchoe) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ወገን ነው። እነዚህ የእንዳሁላ አይነቶች ናቸው፦ አንጩራ K. petitiana ሽልቀቅ ? የቆላ እንዳሁላ K. deficiens እንዳሁላ ውሀማ የተባሉ ተክሎች ናቸው። የተላያዩ ዝርያዎች አበቦችም ልዩ ልዩ መልኮች አላቸው። ብዙ ውሃ አይፈልጉም፣ በቀላሉ ይስፋፋል። አንዱ ዝርያ K. pinnata በእፃዊ ተዋልዶ ብቻ ራሱን ያበዛል። ከአለሙ 125 የእንዳሁላ ዝርያዎች፣ 60 ዝርያዎች በዱር ከማዳጋስካር ናቸው፣ 56 ዝርያዎች ከደቡባዊ ወይም ምሥራቅ አፍሪካ ናቸው፤ አንድ ዝርያ ብቻ ከአሜሪካዎች ነው። ብዙ አይነቶች በኢትዮጵያ አሉ፣ አንዳንድ በደረቅ ድንጋያማ፣ ለሎችም በፈሳሽ ዳር ወይም በጫካ ዳር ይበቅላሉ። በዋናነት ለቤት ማገጫ ይታደጋል። በኢትዮጵያ ባህላዊ መድሃኒት፣ የእንዳሁላ ቅጠሎች ለቁስል፣ ለብጉንጅ፣ ለእባጭ፣ ለቆዳ ችግሮች ለማከም ተጠቅመዋል። እንዲሁም የበሬ ቀንበር ቁስል ለማከም ተጠቅመዋል። ትኩስ ሥሮቹ ለጨብጡ፣ ለሆድ ትል ሕክምና ተጠቅመዋል። ይህ ሥር እንደ ሻይ ይጠመቃል፣ በጣም ሃይለኛ ሲሆን ጉዳት እንዳያደርግ በአነስተኛ መጠን ብቻ ይጠጣል። በሌላ ጥናቶች ዘንድ፣ የK. petitiana (የአንጩራ) አገዳ መረቅ ለኪንታሮት፣ የቅጠሉም ጭማቂ በቅቤ ለጥፍ ለተሰበረ አጥንት ያክማል። ወይም ለማበጥ፣ ሥሩ በቀጥታ ማስገባት ይደረጋል። ብዙ ዝርያዎች፣ በተለይ ለከብት፣ ለልብ መርዛም ናቸው። በሌሎች አገራት በህላዊ ሕክምናዎች፣ ለቁርጥማት፣ ለማበጥ፣ ለልክፈቶች ተጠቅመዋል። በትሪኒዳድ ባህላዊ ሕክምና፣ K. pinnata ለደም ግፊት እንዲሰጥ ይዘገባል። ^ አማራ ጌታሁን - SOME COMMON MEDICINAL AND POISONOUS PLANTS USED IN ETHIOPIAN FOLK MEDICINE March 1976 እ.ኤ.አ. ^ የፍቼ፣ ኦሮሚያ ባህላዊ መድሃኒት ጥናት 2006 ዓም ከዓቢዩ እኒየው እና ሌሎች፣ ጎንደርና አዲስ አበባ ኡኒቨርሲቲዎች ሥነ ፍጥረት ኮሌጆች ^ የዘጌ ልሳነ ምድር ባህላዊ መድሃኒት ጥናት 1999 ዓም ከጥላሁን ተክለሃይማኖት፣ ሚሩጸ ጊዳይ፣ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ^ McKenzie, RA;"} {"id": "22754", "contents": "ወገርት ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።"} {"id": "22802", "contents": "ጎደሬ (Colocasia esculenta) ወይን ውሃይንካሽ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው። ሥሩ ተድቅቆ በውሃ ተጨምሮ የቆዳ ሸንተረር ስብ ለመቀነስ ይቀባል። ^ የፍቼ፣ ኦሮሚያ ባህላዊ መድሃኒት ጥናት 2006 ዓም ከዓቢዩ እኒየው እና ሌሎች፣ ጎንደርና አዲስ አበባ ኡኒቨርሲቲዎች ሥነ ፍጥረት ኮሌጆች"} {"id": "22820", "contents": "ፍልፍሌ (Parkinsonia aculeata) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።"} {"id": "31376", "contents": "'ፌርጋል ማክ ማይሌ ዱይን የ አየርላንድ ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31400", "contents": "ታይ ገንግ (ቻይንኛ፦ 太庚) በጥንታዊ ቻይና የሻንግ ሥርወ መንግሥት ንጉሥ ነበር። በቀርቀሃ ዜና መዋዕል እና በሢማ ጭየን ታሪካዊ መዝገቦችም ዘንድ ለ5 ዓመት ከወንድሙ ዎ ዲንግ ቀጥሎ ነገሠ፤ ወንድሙም ሥያው ጅያ ተከተለው። ሆኖም እንዲያውም ዘመኑ ለ25 ዓመት እንደ ቆየ ይታሥባል። በሥነ ቅርስ ከ1200 ዓክልበ. የተገኙት «ንግርተኛ አጥንቶች» ጽሑፎች ላለፉት ነገሥታት መሥዋዕት ሲዘረዝሩ ዎ ዲንግን አይጠቅሱትም፤ ታይ ገንግም ከቡ ቢንግ (ዋይ ቢንግ) ቀጥሎ ያደርጉታል።"} {"id": "22874", "contents": "ጎሽ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ አጥቢ እንስሳ ነው። «ጎሽ» የተባለው በደንብ የአፍሪካ እንስሳ (Syncerus) ሲሆን፣ የሚከተሉት ኗሪ ዝርያዎች ደግሞ «ጎሽ» ይባላሉ፦ የእስያ ጎሽ ወገን (Bubalus) የእስያ ጎሽ - ሕንድና ደቡብ-ምሥራቅ እስያ የውሃ ጎሽ - የእስያ ጎሽ ለማዳ የሚንዶሮ ድንክ ጎሽ - በአንድ የፊልፒንስ ደሴት የደጋ አኖዋ እና የቆላ አኖዋ (ወይም የሱላዌሲ ድንክ ጎሽ) - በአንድ የኢንዶኔሲያ ደሴት ብቻ የስሜን አሜሪካ ጎሽ ወገን (Bison) የስሜን አሜሪካ ጎሽ የአውሮፓ ጎሽ የአፍሪካ ጎሽ ወይም ዝም ብሎ ጎሽ ወገን Syncerus አንዱ ዝርያ ብቻ ሲሆን (S. caffer) የተለያዩ ንዑስ-ዝርዮች አሉ፦ S. caffer caffer ደቡባዊ ሳርማ ጎሽ S. c. nanus የደን ጎሽ S. c. brachyceros ሱዳናዊ ጎሽ S. c. aequinoctialis የአባይ ጎሽ S. c. mathewsi የተራራ ጎሽ"} {"id": "31478", "contents": "'ሥያው ዪ የ ቻይና ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31598", "contents": "ደቡብ ሱዳን በ2003 ዓ.ም. ከሱዳን የተገነጠለ አዲስ ሀገር ነው። ዋና ከተማው ጁባ ነው። ከ፷ በላይ ኗሪ ቋንቋዎች እያሉ መደበኛው ቋንቋ ግን እንግሊዝኛ ነው። አሁን ከሀገሩ 8 ሚሊዮን ኗሪዎች ምናልባት ስልሳ ከመቶ ክርስቲያኖች ናቸው። ከነዚህ አብዛኞቹ የሮማ ካቶሊክ ወይንም የአንግሊካን ቤተክርስቲያን ምዕመናን ናቸው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "10040", "contents": "ፀረ-ኤችአይቪ መድኃኒቶች ወይም Antiretroviral Therapy (ART) drugs የኤችአይቪ ቫይረስ በሰውንት ውስጥ እንዳይባዛ የሚከላከል መድኃኒት ነው። ኤችአይቪ እንዳለበት አንድ ሰው ካረጋገጠ በጥሩ ጤንነት ለመኖር መድኃኒቶቹን በትክክል እየወሰደ እና የተመጣጠነ ምግብ እየተመገበ እራሱን በመጠበቅ መኖር ይቻለል። ተመርምሮ እራስን ማወቅ ብዙ ጠቀሜታ አለው። የኤችአይቪ መድኃኒት ቶሎ መጀመሩና ቆይቶ መጀመሩ እራሱ ለጤና ትልቅ ልዩነት ስላለው አውቆ ተገቢውን እርምጃ መውሰዱ በጣም ትልቅ አዋቂነት ነው። አንድ ሰው የፀረ-ኤችአይቪ መድኃኒቶች ለመጀመር በቂ የሚያደርጉት ዋነኛ እርምጃዎች cd4 count less than 350 cells/mm3 (updated 2008)የሲዲፎር ሴል ቁጥር 350 cells/mm3 ወይም በታች ሲሆን ኤችአይቪ መድኃኒት መጀመር ይገባል። አላለቀም ይቀጥላል። 1. http://abesha.care.googlepages.com/anit-retroviraltherapy 2. http://www.abeshacare.org/mesertawi.html ትርጉም በአበሻ ኬር ( Source: CDC Questions and Answers on HIV/AIDS ) written by Abesha Care"} {"id": "10268", "contents": "ታዋቂ የኢትዮጵያ ስም አሸብር ትርጓሜው ፡ ማሸበር፡ አሸባሪ፡ አታራምሴ ፡ ረበሸ ፡ በዚህ ስም ከሚታወቁ የኢትዮጵያ ሰዎች፦ ዶ/አሸብር ወ/ጊዮርጊስ - የኢትዮጵያ የእግር ኳስ ፌዴሬሺን ፕሬዚዳንት ፡ ዶ/ር አሸብር ወ/አበዝጊ - አሜሪካን አገር በሜሪላንድ ግዛት የውስጥ ደዌ ልዩ ሃኪም አቶ አሸብር አልቤ አጊሮ - በካሊፎርኒያ ግዛት የአሜሪካን ፖስት አገልግሎት ሰራተኛ የሆኑ"} {"id": "31688", "contents": "ብሩማት (ፈረንሳይኛ፦ Brumath) (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "30800", "contents": "የጻዛጋ እና ሓዛጋ ትውፊት በአማርኛ፣ ትግርኛ እና ግዕዝ የተቀናበረ መጽሐፍ ሲሆን ወደ ፈረንሳይኛ ተተርጉሞ በ1904ዓ.ም. በሮማ ከተማ በስዊድኑ ዮሐንስ ኮልሞዲን የታተመ መጽሐፍ ነው። ወደ ትግርኛ ተተርጉሞ በ1907 በፍሬ ወልዱ ኪሮስ የታተመው ዛንታን ጻዛጋን ሓዛጋን ይሰኛል። መጽሐፉ ከ10ኛው ክፍለ ዘመን ጀምሮ እስከ ጣሊያን ወረራ ድረስ ስለሓዛጋ፣ ጻዛጋ እንዲሁም ስለ ሀማሴን የተነገሩ አፈ ታሪኮችን፣ የተዘፈኑ ዘፈኖችንና ትውፊቶችን ያቀናበረ ነው። እኒህ ትውፊቶች የተሰባሰቡት በፕሮፈሰር ኮልሞዲን መሪነት ባህታ ተስፋ ዮሐንስ በተባለ የጻዛጋ ወጣት ነበር። ^ እዝራ ገ/መድህን, The last dragoman: the Swedish orientalist Johannes Kolmodin as scholar, activist and diplomat ed. Elisabeth Özdalga,Swedish Research Institute in Istanbul, 2006 ኢንተርኔት"} {"id": "10490", "contents": "ኬኔት ካውንዳ የቀድሞ የዛምቢያ ፕሬዚዳንት የነበሩ ናቸው።"} {"id": "10868", "contents": "በዳዊ በአዲስ አበባ ቅድስት ማርያም ሰፈር የነበረ ዝነኛ የበርጫ አቅራቢና አስቃሚ ነው። በደዊ ኮሬ ስፍር ቁጥር የሌላቸውን የ5ና 4 ኪሎ ተማሪዎች ለአመታት በሚገባ ሁናቴ አመርቅኖአል። እንዲሁም የዳዊ ሰፈር እና የፈረንሳይለጋሲሆነ ሰፈር ልጆች የተበከ ወዳጅነት ነበራቸው።ጬዋታ፣ፍቅር፣ደስታ ..........."} {"id": "32030", "contents": "ዛላሉቩ (ሀንጋርኛ፦ Zalalövő) (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "32420", "contents": "ቁና ኢትዮጵያ ውስጥ የሚመረት፣ እህልና መሰል ነገሮችን አሰባስቦ ለመያዝ የሚያገለግል የዕደ ጥበብ ውጤት ነው። አሰራሩም ከቆዳ እና ከተጠማለለ የሰቤዝ ስፌት ነው።"} {"id": "32594", "contents": "የአሞራዎች ጽላት የሱመር ከተማ ላጋሽ በጎረቤቱ በኡማ ላይ ድል ማድረጉን የሚያሳይ ጥንታዊ ቅርስ ነው። እስካሁን በሙሉ አልተገኘም፤ 7 ክፍሎች ብቻ በደቡብ ኢራቅ በ1880ዎቹ በፈረንሳይ ሥነ ቅርስ ሊቅ ኤርኔ ደ ሳርዘክ ተገኝተዋል። የላጋሽ ንጉሥ ኤአናቱም በኡማ ንጉሥ ኤናካሌ ላይ በውግያ (2200 ዓክልበ. ግድም) እንዳሸነፈው ይላል።"} {"id": "32624", "contents": "1971 አመተ ምኅረት መስከረም ፯ - የግብጽ ፕረዚዳንት አንዋር ሳዳት እና የእስራኤል ጠቅላይ ሚኒስትር ሜናኽም ቤጊን በአሜሪካው ፕሬዚዳንት ጂሚ ካርተር ሸምጋይነት፣ ከ፲፪ ቀናት የምሥጢር ድርድር በኋላ፤ በካምፕ ዴቪድ የካምፕ ዴቪድ ስምምነት ተፈራረሙ። መስከረም ፲፰ - በሮማ የቅዱስ ጴጥሮስ መንበር በፓፓነት የተመረጡት ቀዳማዊ ዮሐንስ ጳውሎስ በተመረቁ በሰላሳ ሦስት ቀናቸው ሞቱ። ጥቅምት ፮ - ቫቲካን የተሰበሰቡ የዓለም ካቶሊካዊ ሊቀ ጳጳሳት፣ በ፬፻ ዓመታት ለመጀመሪያ ጊዜ፣ ጣሊያናዊ ያልሆኑትን በፖላንድ የክራካው ካርዲናል ካሮል ዮሴፍ ቮይትዋን ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት (ፖፕ) በማድረግ መረጡአቸው። የሮማ ካቶሊክ ቤተ ክርስቲያን ጳጳስ ቀዳማዊ ዮሐንስ ጳውሎስን በመተካት ፪፻፷፬ናው ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ሆነዋል። ጥቅምት ፲፯ - አንዋር ሳዳት እና ሜናኽም ቤጊን የዓመቱ የኖቤል የሠላም ሽልማት ተሸላሚዎች መሆናቸው ይፋ ሆነ። ታኅሣሥ ፩ - ሜናኽም ቤጊን እና አንዋር ሳዳት የኖቤል ሰላማዊ ሽልማት ተካፋዮች ሽልማቱን ተቀበሉ። መጋቢት ፲፯ - አንዋር ሳዳት እና ምናኽም ቤጊን በአሜሪካ ርዕሰ ከተማ ዋሺንግተን ዲሲ ላይ የሰላም ውል ተፈራረሙ። ሚያዝያ ፫ - በታንዛኒያ መንግሥት ድጋፍ የተንቀሳቀሱ የኡጋንዳ ታጋዮች የአገሪቱን በትረ-ሥልጣን ከአምባ ገነኑ ኢዲ አሚን እጅ ፈልቅቀው ጨበጡ። አሚን ሸሽቶ ወደ ሊቢያ ኮበለለ። ሚያዝያ ፮ - ኢዲ አሚን ከተገለበጠ በኋላ ዩሱፍ ሉሌ የዩጋንዳ አዲስ ፕሬዚደንት በመኾን ቃለ መሀላቸውን ፈጸሙ። ሚያዝያ ፳፮ - በብሪታንያ ንጉዛት ማርጋሬት ታቸር የመጀመሪያዋ ሴት ጠቅላይ ሚኒስትር ሆኑ። ግንቦት ፳፬ - በቀድሞዋ ሮዴዚያ (አሁን ዚምባብዌ) በ፺ ዓመታት ለመጀመሪያ ጊዜ በጥቁሮች የሚመራ መንግሥት ሥልጣንን ጨበጠ። ሐምሌ ፱ - ሳዳም ሁሴን የኢራቅ ፕሬዚደንት ሆኑ። ጳጉሜ ፭ - ሆዜ ኤድዋርዶ ዶስ ሳንቶስ 2ኛው የአንጎላ ፕሬዝዳንት ሆኑ። ?"} {"id": "11654", "contents": "ጉታውያን ከመስጴጦምያ በላይ ባሉት ተራሮች «ጉቲዩም»፣ «ጉቲ» ወይም «ቁቲ» በተባለ ሀገር የመጣ ሕዝብ ነበረ። በ2010 ዓክልበ. ገደማ የአካድ መንግሥት በወደቀበት ዘመን ወርረው የሱመር አለቆች ሆኑ። ጉታውያን በመስጴጦምያ ጽሕፈቶች ዘንድ ኋላቀርና ሥልጣኔ የናቀ ሕዝብ ይመስላሉ። ከነገስታታቸው ስሞች በቀር፣ ስለ ቋንቋቸው ጸባይ አንዳችም ነገር ዛሬ አይታወቅም። መጀመርያ በታሪክ መዝገብ የሚታዩ፣ ለአዳብ ንጉሥ ለሉጋል-አኔ-ሙንዱ መንግሥት (2130 ግ.) ግብር ከሚከፍሉ ሕዝቦች መካከል ሲዘረዝሩ ነው። በጽላት መዝገብ ዘንድ አገራቸው ከሹቡር ደቡብና ከኤላም ስሜን ይገኛል። በአካዳውያንም ዘመነ መንግሥት፣ ለንጉሥ ታላቁ ሳርጎን (2070 ግ.) ተገዥ ሁነው ከሉሉቢ ብሔር አጠገብ ነበሩ። ናራም-ሲን (2049-2030 ግ.) ደግሞ የጉቲዩም ንጉሥ ጉላዓን አሸንፎ አገሩን እንደ ያዘው በአንድ ሰነድ ይዘገባል። በ2021 ዓክልበ. ግ. የአካድ ንጉሥ ሻርካሊሻሪ የጉቲዩምን ንጉሥ ሻርላግን ማረከው፤ በ2018 ግ."} {"id": "36854", "contents": "ስለ አሜሪካ ክፍላገር ለመረዳት፣ ጆርጂያ ይዩ። ጂዮርጂያ (ጂዮርጅኛ፦ ሳካርትቬሎ) በአውሮፓና በእስያ ጠረፍ ላይ ያለ ሀገር ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "11780", "contents": "ነፃነት ሕዝቡን የመራች (በ ፈረንሳይኛ ፡ La Liberté guidant le peuple ፣ « ላ ሊብርቴ ጊዳን ለ ፐፕል » ) የ እዤን ደላክሯ ሥዕል ነው።"} {"id": "46364", "contents": "የኖቪ ባዛር ሳንጃክ (ሰርብኛ፦ Novopazarski sandžak/Новопазарски санџак; ቱርክና፦ Yeni Pazar sancağı) ከ1856 እስከ 1905 ዓም."} {"id": "44786", "contents": "ክለብ አሜሪካ በሜክሲኮ ከተማ፣ ሜክሲኮ የሚገኝ የእግር ኳስ ክለብ ነው። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "40712", "contents": "20 July በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም ሐምሌ 13 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "47372", "contents": "ፍራንሷ ኦላንድ (ፈረንሳይኛ፦ François Hollande) ከ2004 እስከ 2009 ዓም ድረስ የፈረንሳይ ፕሬዚዳንት ነበር። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "47414", "contents": "ቫሌሪ ሌዮንትየቭ (1941 ዓም- ) ዝነኛ የሩስያ ዘፋኝና ተዋናይ ነው። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "40958", "contents": "14 January በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) በዘመነ ማቴዎስ፣ በዘመነ ማርቆስና በዘመነ ሉቃስ ጥር 6 ቀን ማለት ነው። በዘመነ ዮሐንስ ግን (ዘመነ ሉቃስ የሥግር ዓመት በመሆኑ) ጥር 5 ቀን ላይ ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "47516", "contents": "እርነስት ራዘርፎርድ (እንግሊዝኛ፦ Ernest Rutherford 1863-1930 ዓም) የኒው ዚላንድ ፊዚሲስት ነበር። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "4630", "contents": "1 January 1847 - 10 September 1847 እ.ኤ.ኣ. = 1839 ዓ.ም. 11 September 1847 - 31 December 1847 እ.ኤ.ኣ. = 1840 ዓ.ም."} {"id": "42092", "contents": "5ኛው ምዕጤ ዓመት ከ401 እስከ 500 ዓም ድረስ የነበረው ክፍለ ዘመን ነበረ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "42128", "contents": "1 January 5 - 26 August 5 እ.ኤ.ኣ. = 4 ዓክልበ. ዓ.ም. 27 August 5 - 31 December 5 እ.ኤ.ኣ. = 3 ዓክልበ. ዓ.ም."} {"id": "5560", "contents": "1 January 1386 - 5 September 1386 እ.ኤ.ኣ. = 1378 ዓ.ም. 6 September 1386 - 31 December 1386 እ.ኤ.ኣ. = 1379 ዓ.ም."} {"id": "40364", "contents": "21 March በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም መጋቢት 12 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "6226", "contents": "1 January 1054 - 3 September 1054 እ.ኤ.ኣ. = 1046 ዓ.ም. 4 September 1054 - 31 December 1054 እ.ኤ.ኣ. = 1047 ዓ.ም."} {"id": "6238", "contents": "1 January 1048 - 3 September 1048 እ.ኤ.ኣ. = 1040 ዓ.ም. 4 September 1048 - 31 December 1048 እ.ኤ.ኣ. = 1041 ዓ.ም."} {"id": "6874", "contents": "1 January 737 - 1 September 737 እ.ኤ.ኣ. = 729 ዓ.ም. 2 September 737 - 31 December 737 እ.ኤ.ኣ. = 730 ዓ.ም."} {"id": "6886", "contents": "1 January 731 - 2 September 731 እ.ኤ.ኣ. = 723 ዓ.ም. 3 September 731 - 31 December 731 እ.ኤ.ኣ. = 724 ዓ.ም."} {"id": "6982", "contents": "1 January 683 - 1 September 683 እ.ኤ.ኣ. = 675 ዓ.ም. 2 September 683 - 31 December 683 እ.ኤ.ኣ. = 676 ዓ.ም."} {"id": "3490", "contents": "ሰኔ ፳፰ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪፻፺፰ኛው እና የክረምት ወቅት ፫ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፷፰ ቀናት በ ዘመነ ዮሐንስ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፷፯፭ ቀናት ይቀራሉ። ፲፰፻፸፰ ዓ/ም - የፈረንሳይ ሕዝብ በዚህ በመቶ አሥረኛው የነፃነት በዓላቸው ዕለት ለአሜሪካ ሕዝብ ዛሬ በኒው ዮርክ ወደብ የምትገኘውን 'የሀርነት ሐውልት' (statue of liberty) ስጦታ አበረከቱ። ፲፱፻፶፬ ዓ/ም - አልጄሪያ ነፃነቷን ከፈረንሣይ ተቀዳጀች። ፲፱፻፷፯ ዓ/ም - ኬፕ ቨርድ ነፃነቷን ከፖርቱጋል ተቀዳጀች። ፲፰፻፲፰ ዓ/ም - ሁለተኛው የአሜሪካ ፕሬዚደንት ጆን አዳምስ በዚህ ዕለት አረፈ። ፲፰፻፲፰ ዓ/ም - ሦስተኛው የአሜሪካ ፕሬዚደንት ቶማስ ጄፈርሰን በዚህ ዕለት አረፈ። (እንግሊዝኛ) http://en.wikipedia.org/wiki/July_5 (እንግሊዝኛ) https://en.wikipedia.org/wiki/July_4 '"} {"id": "6532", "contents": "1 January 905 - 2 September 905 እ.ኤ.ኣ. = 897 ዓ.ም. 3 September 905 - 31 December 905 እ.ኤ.ኣ. = 898 ዓ.ም."} {"id": "7108", "contents": "1 January 620 - 31 August 620 እ.ኤ.ኣ. = 612 ዓ.ም. 1 September 620 - 31 December 620 እ.ኤ.ኣ. = 613 ዓ.ም."} {"id": "49460", "contents": "|"} {"id": "49502", "contents": "ናቫራ (እስፓንኛ፦ Navarra /ናባራ/) የእስፓንያ ክፍላገር ነው። ዋና ከተማ ፓምፕሎና ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "3712", "contents": "አንታናናሪቮ የማዳጋስካር ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 1,390,800 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 18°52′ ደቡብ ኬክሮስ እና 47°30′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል።"} {"id": "3718", "contents": "ኑዋክሾት (ዓረብኛ፦ نواكشوط‎ ወይም انواكشوط‎) የሞሪታኒያ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ (1991 ዓ.ም.) 881,400 ሆኖ ተገመተ። ከተማው 01°09′ ሰሜን ኬክሮስ እና 15°58′ ምዕራብ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል። እስከ 1950 ዓ.ም. ድረስ ትንሽ የአሣ አጥማጅ መንደር ብቻ ነበር። ከዚያ እንደ ዋና ከተማ ተመረጠ። ዛሬ የአገሩ 1ኛ ታላቅ ከተማ ነው። ስሙ ኑዋክሾት ከበርበርኛ 'ናዋክሹጥ' (ማለት፣ የንፋሶች ቦታ) እንደ ተወሰደ ይታመናል።"} {"id": "3796", "contents": "ኮሎምቦ የሽሪ ላንካ ታላቅ ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 2,436,000 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 656,100 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 06°55′ ሰሜን ኬክሮስ እና 79°52′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል። ኮሎምቦ እጅግ ጥንታዊ ከተማ ሲሆን እስከ 1970 ዓ.ም. ድረስ የአገሩ መቀመጫ ነበር። በ1970 የመንግሥት አስተዳደር ወደ ጎረቤቱ ከተማ ወደ ኮቴ ቢዛወርም ኮሎምቦ እስካሁን 'የንግድ ዋና ከተማ' ይባላል።"} {"id": "3808", "contents": "ምባባኔ (Mbabane) የኤስዋቲኒ ዋና ከተማ ነው። የመንግሥት መቀመጫ ወዲህ ከማንዚኒ በ1894 ዓ.ም. ተዛወረ። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 70,000 (1995 ዓ.ም.) ሆኖ ይገመታል። ከተማው 26°20′ ደቡብ ኬክሮስ እና 31°08′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል።"} {"id": "49736", "contents": "1 ሐቱሺሊ ምናልባት 1559-1536 ዓክልበ. አካባቢ ከ1 ላባርና በኋላ በኩሻራና በሐቱሳሽ (በሐቲ) አገር) የገዛ ንጉሥ ነበር። በ1 ሐቱሺሊ አዋጅ ማዕረጉ «ታባርና» ነው፣ ልጆቹን ላባርናና ሁዚያን ስለ ጭካኔያቸው ከወራሽነት ሽሯቸው 1 ሙርሲሊን ወራሹን ያደርገዋል። አያቱም ሕሽሚ-ሻሩማ እንደ ሆነ ይጠቅሳል። በሌላ ሰነድ የንግሥቱ ስም ካዱሺ ተዘረዘረ። የሐቱሺሊ ዜና መዋዕል ከዘመኑ ስድስቱን አመታት ይገልጻል። በዚህም ውስጥ የ፩ ላባርና ንግስት ታዋናና ወንድም ልጅ መሆኑን ይጠቅሳል። .፦ ሐቱሺሊ ሻናኊታን ከበበ፣ ዙሪያውን አጠፋ፣ ዛልፓን አጠፋ፣ አራት ሠረገሎችና ሌሎች ስጦታዎች ለጣኦታት ሰጠ። .፦ ሐቱሺሊ ወደ ሶርያ ገብቶ የያምኻድ ንጉሥ 3 ሃሙራቢ ተገዥ የሆነውን የአላላኽ ገዥ አሚታቁ አሸንፎ አላላኽን አጠፋ። ከዚያ ሐቱሺሊ የኡርሹ ሑራውያንን አሸነፋቸው፣ ያምኻድና ከርከሚሽ ረድኤታቸውን ለኡርሹ ምንም ቢሰጡ። ፦ ሐቱሺሊ ወደ ምዕራብ ወደ አርዛዋ አገር ገብቶ ከብትና በግ ወሰደ። ይህ እየሆነ በምሥራቅ ያሉት ክፍሎችና ሑራውያን እንደገና ስለገቡበት ተመልሶ አመጹን በማጠፍ ዘመተ። ፦ ሐቱቪሊ ወደ ስሜኑ ተመልሶ ሻናኊታንና የዙሪያውን ከተሞች አጠፋቸው። ፦ ሐቱሺሊ ወደ ሶርያ ተመልሶ ያምሓድንና ኢሱዋን በደብረ አታሉር ውግያ አሸነፈ፣ ኤፍራጥስ ወንዝን ተሻግሮ ኢሡዋንና ሌሎችንም የሖርያውያን ከተሞች አጠፋቸው፣ ብዙ ብርን ዘርፎ ወደ ሐቱሳሽ ላከ። በ1300 ዓክልበ."} {"id": "48836", "contents": "ሪፐብሊክ ወይም እንደ ፈረንሳይኛ አጠራር ሬፑብሊክ (ከሮማይስጥ /ሬስ ፑብሊካ/ «ሕዝባዊ ጉዳይ») ማለት ማናቸውም ንጉሥ ወይም ሥርወ መንግሥት ሳይኖር፣ ርዕሰ ግዛቱ ወይም እንደራሴው የተመረጠው ከሕዝብ ፍላጎት የተነሣ ነው እንጂ በአልጋ ወራሽነት አይደለም። ሀሣቡ ከዴሞክራሲ ጋራ ይስማማልና ዛሬ ከአለሙ አገራት ብዙዎች ራሳቸውን «ሪፐብሊክ» እና «ዴሞክራሲ» አንድላይ ይሰየማሉ። ራፐብሊክ በኢትዮጵያ ማለት ወይም ኢፌዴሪ ፦ ኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዴሞክራሲ ሪፐብሊክ ማለት ነው"} {"id": "4018", "contents": "ደናሊ ተራራ በአሜሪካ አገር አላስካ ክፍላገር የሚገኝ በከፍታ ከዓለም 3ኛ ደረጃውን የያዘ ተራራ ነው። በ2007 ዓም ስሙ በይፋ ከ«ማኪንሌይ ተራራ» ተቀየረ።"} {"id": "1042", "contents": "አሌክሳንድር ሶልዠኒጽን - ሐምሌ 27 ቀን 2000 ዓ.ም. ሰዴላ ቡከር ማርሊ - የቦብ ማርሊ እናት - መጋቢት 30 ቀን 2000 ቻርልተን ሄስተን - ሙሴ ያጫወተ አሜሪካዊ ተዋናይ - መጋቢት 27 ቀን 2000 ጄራልድ ፎርድ - ቀድሞ የአሜሪካ ፕሬሲዳንት - ታኅሣሥ 17 ቀን 1999 ጄምስ ብራውን - አሜሪካዊ ዘፋኝ - ታኅሣሥ 16 ቀን 1999 ስቲቭ እርዊን - የአውስትራልያ ሥነ ፍጥረት ሊቅ - ነሐሴ 29 ቀን 1998 ሮዛ ፖርክስ - ጥቅምት 14 ቀን 1998 ዊልየም ረንኲስት - ነሐሴ 28 ቀን 1997 ንጉሥ ፋህድ - ሐምሌ 25 ቀን 1997"} {"id": "4132", "contents": "የታላቋ ብሪታንያ እና የሰሜን አየርላንድ ዩናይትድ ኪንግደም በተለምዶ ዩናይትድ ኪንግደም (ዩኬ) ወይም ብሪታንያ በሰሜን-ምዕራብ አውሮፓ በሰሜን-ምእራብ አውሮፓ የባህር ዳርቻ ላይ የምትገኝ ሉዓላዊ ሀገር ነች። ዩናይትድ ኪንግደም ደሴትን ያጠቃልላል። ታላቋ ብሪታንያ፣ የአየርላንድ ደሴት ሰሜናዊ ምስራቅ ክፍል እና በብሪቲሽ ደሴቶች ውስጥ ያሉ ብዙ ትናንሽ ደሴቶች። ሰሜን አየርላንድ ከአየርላንድ ሪፐብሊክ ጋር የመሬት ድንበር ትጋራለች። ያለበለዚያ ዩናይትድ ኪንግደም በአትላንቲክ ውቅያኖስ የተከበበ ሲሆን በምስራቅ ሰሜን ባህር ፣በደቡብ የእንግሊዝ ቻናል እና የሴልቲክ ባህር በደቡብ-ምዕራብ ፣በአለም ላይ 12 ኛውን ረጅሙ የባህር ዳርቻ ይሰጣታል። የአየርላንድ ባህር ታላቋን ብሪታንያ እና አየርላንድን ይለያል። የዩናይትድ ኪንግደም አጠቃላይ ስፋት 93,628 ስኩዌር ማይል (242,500 ኪ.ሜ.) ነው፣ በ2020 ከ67 ሚሊዮን ህዝብ ይገመታል። ዩናይትድ ኪንግደም አሃዳዊ ፓርላማ ዲሞክራሲ እና ሕገ መንግሥታዊ ንጉሣዊ ሥርዓት ነች። ንጉሣዊቷ ንግሥት ኤልዛቤት II ከ1952 ጀምሮ ነገሠች። ዋና ከተማዋና ትልቁ ከተማ ለንደን ናት፣ 14 ሚሊዮን ሕዝብ የሚኖርባት ዓለም አቀፍ ከተማ እና የፋይናንስ ማዕከል ናት። ሌሎች ዋና ዋና ከተሞች በርሚንግሃም ያካትታሉ, ማንቸስተር, ግላስጎው, ሊቨርፑል እና ሊድስ."} {"id": "50390", "contents": "በአዲስ አበባ ከተማ በ፲፱፲፱ ዓ.ም. የተወለዱት ሻምበል አፈወርቅ ዮሐንስ የቄስ ትምህርትን ከማይጨው ዘመቻ በፊት አጠናቅቀዋል፡፡ በጣሊያን የወረራ ወቅት በኢጣልያን ትምህርት ቤት ገብተው የአንደኛ ደረጃ ትምህርታቸውን ተከታትለዋል። በ፲፱፴፭ ዓ.ም. በጦር ሠራዊት ውስጥ ወታደርነት በመግባት ወታደራዊ ትምህርት ተምረዋል፡፡ ከዚያም በ፲፱፴፯ ዓ.ም. ሐምሌ 10 ቀን በክብር ዘበኛ መድፈኛ ክፍል የከፍተኛ ቴክኒክ ት/ቤት ገብተው የአምስት ዓመታት ኮርስ ተከታትለዋል፡፡ በመድፈኛ መኮንንነት ደረጃ ተመርቀዋል፡፡ እስከ ሻምበልነት ማዕረግ ደርሰው የነበሩት ሻምበል አፈወርቅ በ፲፱፶፫ ዓ.ም. የመንግሥት ግልበጣ ሙከራ ተካፋይ ሆነዋል በመባል ለሦስት ዓመታት በእስራትና በግዞት ቆይተዋል፡፡ ከ፲፱፶፮ ዓ.ም. ጀምሮ በሬዲዮ ጋዜጠኝነት አገልግለዋል፡፡ ሻምበል አፈወርቅ በ፲፱፶፯ ዓ.ም. ግጥሞች፣ ለዘፈን ለትካዜ፣ ለደስታ እና ልዩ ልዩ ታሪኮች በሚል የሥነ ግጥም መጽሐፍ፤ በ፲፱፶፯ ዓ.ም. ችግረኞች በሚል ርዕስ ከዓለም ታላላቅ ድርሰቶች ተጠቃሽ የሆነውን ልብወለድ መጽሐፍ ተርጉመው አሳትመዋል፡፡ የኔ ግጥሞች፣ የዓለም አስደናቂ ልዩ ልዩ ታሪኮች፣ ፍቅር በሰዎች ዘንድ፣ የሞራል ግዴታ ስሜታዊ ግጥሞችንም አሳትመው አልፈዋል፡፡ ምንጭ: የኢትዮዽያ ደራሲያን ማህበር ለሚሊኒየም ያሳተመው አጀንዳ ተጨማሪ እትመት ሀዘን እና ደስታ (ታላላቅ የአለም አጫጭር ታሪኮች ትርጉም)[1]"} {"id": "4558", "contents": "1 January 1882 - 9 September 1882 እ.ኤ.ኣ. = 1874 ዓ.ም. 10 September 1882 - 31 December 1882 እ.ኤ.ኣ. = 1875 ዓ.ም."} {"id": "12556", "contents": "ዊልየም ረንኲስት (ከኦክቶበር 1፣ 1924 እስከ ሴፕቴምበር 3፣ 2005) አሜሪካዊ የህግ አማካሪ፣ ፖለቲከኛ፣ የህግ አማካሪ በመጨረሻም የአሜሪካ 16ኛ የፍርድ ቤት ፕሬዝዳንት ነበሩ። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "3208", "contents": "ሶል (서울 특별시 /ሰውዑል/) የደቡብ ኮርያ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 23,000,000 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 10,287,847 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 37°30′ ሰሜን ኬክሮስ እና 127°00′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል። ከ26 ዓክልበ. እስከ 467 ዓ.ም. ድረስ «ዊረየሰውንግ» ተብሎ የፐቅቼ መንግሥት መቀመጫ ነበረ። በ«ኮርየው» መንግሥት ዘመን (910-1384 ዓ.ም.) ስሙ «ናምግየውንግ» ሆነ። በቾሰውን መንግሥት (1384 ዓ.ም.) ስሙ «ሃንሰውንግ» ወይም «ሃንያንግ» ተባለ። ስሙ ስውዑል (ሶል) ከ1874 ዓ.ም. ጀምሮ ነው፤ ከ1899 እስከ 1937 ዓ.ም. ድረስ ጃፓኖች ሲያስተዳደሩት ስሙን በጃፓንኛ «ከይጆ»፤ በኮሪይኛም «ግየውንግሰውንግ» አሉት። በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ Seoul የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ።"} {"id": "14668", "contents": "philip culver"} {"id": "14746", "contents": "ለሀምሳ ጋን አንድ አሎሎ ይበቃል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ተልባ ቢንጫጫ ባንድ ሙቀጫ"} {"id": "10234", "contents": "ስለ ወቅታዊ ስለሆኑ የአማርኛ የአራዳ ቃላት ነው። አሪፍ፡- ጥሩ፣ ቆንጆ ነው። ምሳሌ፡-ዛሬ አሪፍ ፊልም አየሁ። (ዛሬ ቆንጆ ፊልም አየሁ እንደማለት ነው።) አብሽር - ጥሩ እንግዲህ ሼም፡- አረ...የሚገርም ሰው ነው፤ ትንሽ እንኳ ሼም አየቆነጥጠውም! ፀዳ ያለ፡- በጣም ጥሩ የሆነ ትናንትና ፀዳ ያለ እራት ነው የበላሁት። የገባው፡- አቶ ቢመጣ እኮ ሽማግሌ አይመስሉም፤ የገባቸው ናቸው። ጭሱ፡ ይመቻችሁ፡- ፍሬንዶች አቦ ይመቻችሁ። ፍንዳታ ፡ -አዲስ ብቅ የሚል ወጣት እገሌ ሊጭር ነው፡ እገሌ ሊሞት ነው። ይብራብኝ\"--ይቅርብኝ ፣ይለፈኝ [ዛሬ ምሣ ይብራብኝ።] \"ወፍ የለም\"--አይሆንም ፣ አይደረግም። እሱ ላይ እንዲህ አይነት ሳፋጣ ወፍ የለም። ኤረ አይነፋም፡- ደስ አይልም፡ አበበ ኤረ አይነፋም ተው፡፡ ይብራብኝ፡- ይቅርብኝ፡ ይሄ ምግብ ለኔ ይብራብኝ፡፡ ጌጃ ...ሞኝ ዛፓ.....ፖሊስ"} {"id": "14812", "contents": "ለማን ይፈርዱ ለወደዱ አይደለም ለወለዱ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሰወች ለወለዱት እንደሚያደሉ የሚያሳይት ተረት ነው። በዝምድና ማዳላት እንዲካሄድ ይደግፍ ወይም በዝምድና የሚካሄደውን መዳላት ይተች ግልጽ አይደለም። ስለዚህም አባባሉ የአርምሞ ይመስላል።"} {"id": "10336", "contents": "ቢሾፕ ዶ/ር ተክለማርያም ገዛኸኝ ወይም ቄስ ተክለማርያም ገዛኸኝ የኢትዮጵያ ሐዋርያዊት ቤተ ክርስቲያን የመሠረቱና ባሁኑ ጊዜ የዓለም ሐዋርያት ህብረት አስተዳዳሪ ናቸው። Apostolic Church of Ethiopia website"} {"id": "16732", "contents": "ቆማጣን ቆማጣ ካላሉት ገብቶ ይፈተፍታል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ከራስን ከማወቅ ጋር የተያያዘ ተረትና ምሳሌ ነው"} {"id": "16744", "contents": "በለፈለፉ በአፍ ይጠፉ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የአፍ ወለምታ በቅቤ አይታሽም"} {"id": "15586", "contents": "ሳይቸግር ጤፍ ብድር የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሳይቸግር ጤፍ ብድር ካረጁ መሞሸር"} {"id": "16924", "contents": "ፈረስና ገብስ ያጣላል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "16954", "contents": "ፈስ ያለበት ቂጥ ዝላይ አይችልም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ቂጡን የተወጋ ውሻ እንደልቡ አይጮህም"} {"id": "20878", "contents": "ዛፍ ሲወድቅ ከግንዱ ሰው ሲቸገር ከዘመዱ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዛፍ ሲወድቅ ከግንዱ ሰው ሲቸገር ከዘመዱ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21040", "contents": "የመበደሪያ አፍ መክፈያ አይሆንም የአማርኛ ምሳሌ ነው። የመበደሪያ አፍ መክፈያ አይሆንም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20956", "contents": "የሁለት ሴቶች ባል ይሞታል ይበላል ሲባል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሁለት ሴቶች ባል ይሞታል ይበላል ሲባል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21874", "contents": "ያፍ ዘመድ በመንገድ አይገድ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያፍ ዘመድ በመንገድ አይገድ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21880", "contents": "ይህ ሁሉ ጠባሳ ባንቺ የተነሳ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ይህ ሁሉ ጠባሳ ባንቺ የተነሳ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "18616", "contents": "መስኪአጝ-ኑና በሱመራዊ ነገሥታት ዝርዝር ዘንድ በሱመር በኡር ከተማ ላይ የንጉሥ መስ-አኔ-ፓዳ ልጅና ተከታይ ነበረ። 36 አመት ሙሉ እንደ ነገሠ ሲል ይህ ግን ታማኝ መረጃ አይደለም። ከሥነ ቅርስ ኅልውነቱ ተረጋገጠ፣ ስሙ በአንድ አካድኛ ጽሑፍ በንግሥቱ እቃ ላይ በኡር ተገኝቷል። የቱማል ጽሑፍ በሚባለውም መዝገብ መሠረት መስኪአጝ-ኑና ከአባቱ መስ-አኔ-ፓዳ ቀጥሎ የኒፑር መቅደስ ጠባቂ ነበረ። በዝርዝሩ ዘንድ ከመስኪአጝ-ኑና በኋላ ኤሉሉ እና ባሉሉ በኡር ነገሡ፣ ከዚያ ኤላማዊው የአዋን ሥርወ መንግሥት ተነሥቶ ሱመርን ለጊዜው ያዘ። ኤሉሉ በኤሪዱ ግንብ ላይ ሥራውን እንዳስቀጠለው የሚል አንድ ቅርስ ብቻ አለ። ስለ ባሉሉም አንዳችም ቅርስ ወይም ጥቅስ አልተገኘምና ኤሉሉና ባሉሉ በመላ ሱመር ላዕላይነቱን እንደ ያዙ አጠያያቂ ነው። ስለዚህ ኤላም የገባው በመስኪአጝ-ኑና ዘመን መጨረሻ (ምናልባት 2310 ዓክልበ. ግድም) እንደ ነበር ይመስላል፤ ኤሉሉ እና ባሉሉም ምናልባት የኡር ከተማ ገዢዎች ብቻ ሊሆኑ ይቻላል።"} {"id": "22666", "contents": "ብርብራ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው። እስከ 12-15 ሜትር ድረስ በቶሎ የሚበቅል ዛፍ ነው። በጫካ ዳር በሰፊ በኢትዮጵያ ይገኛል። መልካም የማጌጫ ዛፍ ነው። የአሣ መርዝ መሆኑ በሰፊ ይታወቃል። ልጡና የበሰለው ፍሬ ከነዘሮቹ እንደ ዱቄት ተደቅቀው በውሃው ላይ ይበተናል። አሣው ተደንዝዞ ወደ ላይ ሲመጣ ማጥመድ ቀላል ይሆናል። በሌላ ጥናት ዘንድ፣ የብርብራ ፍሬ ለጥፍ በቅቤ ለሙጃሌ ይለጠፋል። የፍሬውም ዱቄት በማር ለአሚባ በሽታ ይጠጣል። የቅጠሉ ወይም የአገዳው ጭማዊ ጠብታ በጆሮ ውስጥ ለጆሮ ልክፈት ያክማል። የቅጠሉም ለጥፍ ለጥፍረ መጥምጥ ይለጠፋል። ^ አማረ ጌታሁን - SOME COMMON MEDICINAL AND POISONOUS PLANTS USED IN ETHIOPIAN FOLK MEDICINE March 1976 እ.ኤ.አ. ^ የዘጌ ልሳነ ምድር ባህላዊ መድሃኒት ጥናት 1999 ዓም ከጥላሁን ተክለሃይማኖት፣ ሚሩጸ ጊዳይ፣ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ"} {"id": "22672", "contents": "ቱልት ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው። የእርሻና የመናኸሪያ አረም ነው። በእስያ ደግሞ በ1000-4300 ሜትር ከፍታ፣ በዳገት፣ እርጥብ ሸለቆ፣ በጉድጓድ ይገኛል። መርዝን የሚሽር እንዲሁም የሚያስቀምጥ መድሃኒት ነው። በባሕላዊ መድኃኒት፣ ሥሩ ለአሚባ ተቅማጥ ይኘካል። የሥሩም ጭማቂ ለቁርባ ወይም ለአንቃር ብግነት («እንጥል ሲወርድ») ይጠጣል። ^ አማራ ጌታሁን - SOME COMMON MEDICINAL AND POISONOUS PLANTS USED IN ETHIOPIAN FOLK MEDICINE March 1976 እ.ኤ.አ. ^ በደብረ ሊባኖስ ዙሪያ ያለው ሕዝብ መድሃኒታዊ እጾች እውቀናና ጥቅም 1998 ዓም ከጥላሁን ተክለሃይማኖት፣ ሚሩጸ ጊዳይ፣ ግርማይ መድኅን፣ ያለም መኮነን፣ አዲስ አበባ ዩኒቬርሲቴ፣ አክሊሉ ለማ ተቋም ^ የዘጌ ልሳነ ምድር ባህላዊ መድሃኒት ጥናት 1999 ዓም ከጥላሁን ተክለሃይማኖት፣ ሚሩጸ ጊዳይ፣ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ"} {"id": "22678", "contents": "ትርንጎ (Citrus medica) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ፍሬያማ ተክል ነው።"} {"id": "19534", "contents": "ነገር ሲያመልጥ እራስ ሲመልጥ አይታወቅም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "19636", "contents": "ናርጋ ስላሴ ከጣና ሐይቅ ደሴቶች በስፋቱ አንደኛ ከሆነው ደቅ ደሴት ላይ በምዕራባዊ ክፍሉ የሚገኝ ቤ/ክርስቲያን ነው። ቤተክርስቲያን በእቴጌ ምንትዋብ 1700ወቹ መጨረሻ ላይ የተገነባ ሲሆን፣ እበሩ ላይ የሚታይቱት ስዕሎች የእቴጌ ምንትዋብና እንዲሁም ኢትዮጵያን በዚያው ዘመን ጎብኝቷት የነበረው የስኮትላንድ ተጓዥ ጄምስ ብሩስ (ሃኪም ይጋቤ) ናቸው።"} {"id": "22120", "contents": "ድመትና አይጥ እሳትና ጭድ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ድመትና አይጥ እሳትና ጭድ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22204", "contents": "ጀምሮ ይጨርሳል ለጉሞ ይተኩሳል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ጀምሮ ይጨርሳል ለጉሞ ይተኩሳል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21556", "contents": "ያህያ ባል ከዥብ አያስጥል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያህያ ባል ከዥብ አያስጥል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "19960", "contents": "አሪንጎ ከደብረ ታቦር 10 ኪ.ሜ ሰሜን ምዕራብ፣ እንዲሁ ከጣና ሐይቅ 45 ኪሎ ሜትር በስተምስራቅ የምትገኝ ጥንታዊ ከተማ ናት፡፡ አሪንጎ በታሪክ ጎላ ብላ መታየት የጀመረችው አጼ ፋሲለደስ ዘመን የነበር ሲሆን፣ በዚችው ከተማ የሃይማኖት ጉባኤዎችን በመጥራትና በየክረምቱ እየሄደ ጊዜውን ያሳልፍ እንደነበር ይጠቀሳል። ታላቁ እያሱ አሪንጎን ይወድ እንደነበርና ለዚህ ምክንያቱ የአካባቢው ቀሳውስት ከነበራቸው የታሪክ፣ ሙዚቃ እና ቅኔ የጠለቀ እውቀት አንጻር እንደነበር ዜና መዋዕላቸው ይዘግባል። ስለሆነም በ1683ዓ.ም. ቤተመንግስት ተገንብቶ ነገስታቱ በየክረምቱ እየመጡ ማርፊያቸው ሆነች። ኢትዮጵያን በዚያው ዘመን ጎብኝቷት የነበረው ፈረንሳዊው ሃኪም ጃኩስ ፖንቼት አሪንጎ ከጎንደር ከተማ የማትተናነስ እንደነበርች ዘግቧል። በወቅቱ ከ4000 እስከ 5000 የንጉሱ ሰራዊት በቋሚ ይሰፍሩባት ነበር። ከታላቁ እያሱ እስከ በካፋ ዘመን ድረስ ነገስታቱ ክረምታቸውን በዚህች ከተማ እያሳለፉ ከተማዋም እያደገች ትሂድ እንጂ ከበካፋ በኋላ ቀስ በቀስ እየተረሳች ሄዳ ለመፈራረስ በቃች። በአሁኑ ወቅት በአካባቢው ብዙ የፈራረሱ ቤቶች፣ የአሳማ ማርቢያወች፣ የውሃ ማጠራቀሚያወች፣ ከዚያ ዘመን የሚመንጩ ይገኙባታል። ነገር ግን የአካባቢው ህዝብ የፍራሹን ድንጋይ ለቤት መስሪያነት ስለሚገለገልበት አብዛኞቹ ፍራሾች ምን አይነት እንደነበሩ እስኪያዳግት ድረስ ጠፍተዋል። አፍ መቁረቢያ የሚባለው ግምብ ብቻ ከሁሉ በተሻለ መልኩ ተይዞ ይገኛል። ^ Punkhurst,Richard Encyclopaedia Aethiopica (Harrasowitz Verlag) 2003 ^ Hespeler-Boultbee, A Story in Stones: Portugal's Influence on on culture and architecture in the Highlands of Ethiopia 1493-1634, CCB Publishing,2011, page 116, ^ Munro-Hay,Stuart C. Ethiopia, the unknown land: a cultural and historical guide, page 77"} {"id": "23092", "contents": "መኪና መድሃኔ አለም በሰሜን ወሎ፣ አቡነ ዮሴፍ ተራራ ውስጥ ከሚገኙ አራት አብያተ ክርስቲያናት አንዱ ነው። የቤተክርስቲያኑ ህንጻ እንደ ይምርሃነ ክርስቶስ ቤተ ክርስቲያን ዋሻ ውስጥ የተስራ ሲሆን አወቃቀሩም ከድንጋይና እንጨት ርብርብ ነው። ከትውፊት አንጻር በ6ኛው ክፍለ ዘመን እንደተሰራ ሲታመን እውስጡ የሚገኙት ጥንታዊ ስዕሎች ግን፣ ልክ እንደ ገነተ ማርያም ከ13ኛው ክፍለ ዘመን ይመነጫሉ። ስለሆነም፣ ሁለቱንም ቤተክርስቲያኖች አጼ ይኩኖ አምላክ እንዳሰራቸው አሁን ይታመናል። http://wikimapia.org/#lat=12.0177281&lon=39.1931677&z=17&l=0&m=bካርታ ^ Michael Gervers, An Architectural Survey of the Church of Èmäkina Mädhane Aläm (Lasta, Ethiopia), Warsaw University, 2006"} {"id": "21802", "contents": "ያንጎርጓሪ ጉልበት የተራጋጭ ወተት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያንጎርጓሪ ጉልበት የተራጋጭ ወተት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22432", "contents": ""} {"id": "31420", "contents": "'ዦንግ ዲንግ የ ቻይና ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "38836", "contents": "ቁርፋ ጨሌ (ወረዳ) በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው። {{አቀማመጥ |align=center ቁርፋ ጨሌ (ወረዳ) በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "41302", "contents": "ደብረ ቬሱቪዩስ በጣልያን አገር እሚገኝ እሳተ ገሞራ ነው። በተለይ በ87 ዓክልበ. ፖምፐዪ ከተማን ስለ ማጥፋቱ ታውቋል። በአንድ አፈ ታሪክ (አኒዩስ ዴ ቪቴርቦ) ዘንድ፣ እሳተ ገሞራው ደግሞ በማሎት ታገስ ዘመን በ2092 ዓክልበ. ግድም ፈነዳ።"} {"id": "41362", "contents": "31 December በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) በዘመነ ማቴዎስ፣ በዘመነ ማርቆስና በዘመነ ሉቃስ ታኅሣሥ 22 ቀን ማለት ነው። በዘመነ ዮሐንስ ግን (ዘመነ ሉቃስ የሥግር ዓመት በመሆኑ) ታኅሣሥ 21 ቀን ላይ ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "30874", "contents": "አንበሳው ግሥላው ተሰፍቶ በልክ፣ ቢተዋ አማረበት አጤ ምኒልክ።"} {"id": "32578", "contents": "ሆዜ አንድሬስ ጉዋርዳዶ ሄርናንዴዝ (José Andrés Guardado Hernández, መስከረም ፲፰ ቀን ፲፱፻፸፱ ዓ.ም. ተወለደ) ሜክሲካዊ እግር ኳስ ተጫዋች ሲሆን ለዲፖርቲቮ ላ ኮሩኛ እና የሜክሲኮ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድን ይጫወታል። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "46438", "contents": "ሰርብኛ (српски / srpski /ስርፕስኪ/) በተለይ በሰርቢያና በቦስኒያ የሚናገር ቋንቋ ነው። (ይህ ቋንቋ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) የሰርብኛ ውክፔዲያ አለ!"} {"id": "33592", "contents": "በደርግ ከፍተኛ ባለሥልጣናት ቀጥተኛ ትዕዛዝ በአጠቃላይ ፷ የቀድሞው የዘውድ ሥርዓት ባለሥልጣናት በአንድ ላይ ያለፍርድ፣ ቅዳሜ ኅዳር ፲፬ ቀን ፲፱፻፷፯ ዓ.ም. ተረሽነው ተገደሉ። እስከዚህ ድርጊት ድረስ ከየካቲት ፲፱፻፷፮ ዓ/ም ጀምሮ ያለደም ማፍሰስ ሲካሄድ የቆየውና በመስከረም ወር የቀድሞውን የዘውድ ሥርዓት ያለአንዳችም ሽብር ከሥልጣን ያወረደው አብዮት ከዚህ ኢሰብዓዊ አድራጎት በኋላ እስከ ዕድሜው ፍጻሜ ድረስ በደም የተጨማለቀ አድርጎታል።"} {"id": "33688", "contents": "ደብረ ወርቅ በምስራቅ ጎጃም፣ እናርጅ እናውጋ ወረዳ ውስጥ ከሚገኙት ሁለት ከተሞች ታላቁ ነው። በከተማው ዳርቻ የሚገኘው የደብረ ወርቅ ማርያም ቤተክርስቲያን በአካባቢው ዘንድ ታዋቂነትን ያስገኘዋል። ደብረወርቅ ለመጀመሪያ ጊዜ በታሪክ ተመዝግቦ የሚገኘው ፣ ከዚሁ አካባቢ የፈለሱ ተሳላሚዎች ፋዩም፣ግብጽ ውስጥ ዳር አል አብያድ በተሰኘ ገዳም ስማቸውንና የመጡበትን ቦታ በቀለም ስላስመዘገቡ ነው ። ይሄውም በ ሰኔ 8፣ 222 ዓመተ ምህረት ( ሰኔ8፣ 1038 ዓ.ም.) መሆኑ ነው። ዓፄ በእደ ማርያም ሕዳር 12፣ 1470 በዚሁ ቦታ በሞት እንዳረፉ ይጠቀሳል ። ^ Encyclopaedia Aethiopica: He-N, Otto Harrassowitz Verlag GmbH, Wiesbaden Germany (2007) , ገጽ 163 ^ Wladmir De Bock, Matériaux pour servir à l'archéologie de l'Égypte chrétienne, St-Petersburg, page 54, figure 65 ^ Problemi attuali di scienza e di cultura: quaderno,Accademia nazionale dei Lincei, Issues 190-192 (1972), ገጽ 550"} {"id": "44836", "contents": "ኮሎ-ኮሎ በማኩል፣ ቺሌ የሚገኝ የእግር ኳስ ክለብ ነው። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "33784", "contents": "ሀብቷ ቀና በአማርኛ ፈሊጣዊ አነጋገር የሆነ ዘይቤ ነው። ታጨች"} {"id": "40696", "contents": "10 July በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም ሐምሌ 3 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "33892", "contents": "የመረጃ ኅብረተሠብ ማለት ዘመናዊ የመረጃና የመገናኛ ቴክኖዎሎጂ አይነተኛ ሚና የሚጫወትበት ኅብረተሠብ ነው። በዚሁ ኅብረተሠብ ውስጥ በምጣኔ ሀብት ረገድ የተነገደው ሸቀጣሸቀጥ ወይም የሚዛወረው ዋና ጥቅም ተጨባጭ ዕቃ ሳይሆን የመረጃና ዕውቀት ማሠራጨት እራሱ ይሆናል። ብዙ ጊዜ የአሁኑ ዓለም «የመረጃ ኅብረተሠብ» ከ18ኛው ክፍለ ዘመን ጀመሮ የተካሔደው የኢንዱስትሪ አብዮት ተከታይ እንደ ሆነ ይቆጠራል። (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "40720", "contents": "22 July በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም ሐምሌ 15 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "34024", "contents": "ጃኒኮሎ (ጣልኛ፦ Gianicolo፤ ሮማይስጥ፦ Ianiculum /ያኒኩሉም/) በምዕራብ ሮማ ከተማ የሚገኝ ኮረብታ ነው። ከቲቤር ወንዝ ስሜን በመሆኑ ይህ ኮረብታ በጥንት ከሮማ ከተማ ማዶ ነበርና በሮማ 7 ኮረብቶች መኅል አይቆጠረም። በሮማውያን አፈ ታሪክ ዘንድ ያኒኩሉም በያኑስ የተሠራ ጥንታዊ የኤትሩስካውያን ከተማ ነበረ።"} {"id": "40762", "contents": "15 October በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) በዘመነ ማቴዎስ፣ በዘመነ ማርቆስና በዘመነ ሉቃስ ጥቅምት 5 ቀን ማለት ነው። በዘመነ ዮሐንስ ግን (ዘመነ ሉቃስ የሥግር ዓመት በመሆኑ) ጥቅምት 4 ቀን ላይ ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "4632", "contents": "1 January 1846 - 9 September 1846 እ.ኤ.ኣ. = 1838 ዓ.ም. 10 September 1846 - 31 December 1846 እ.ኤ.ኣ. = 1839 ዓ.ም."} {"id": "4644", "contents": "1 January 1840 - 9 September 1840 እ.ኤ.ኣ. = 1832 ዓ.ም. 10 September 1840 - 31 December 1840 እ.ኤ.ኣ. = 1833 ዓ.ም."} {"id": "4680", "contents": "1 January 1822 - 9 September 1822 እ.ኤ.ኣ. = 1814 ዓ.ም. 10 September 1822 - 31 December 1822 እ.ኤ.ኣ. = 1815 ዓ.ም."} {"id": "4686", "contents": "1 January 1819 - 10 September 1819 እ.ኤ.ኣ. = 1811 ዓ.ም. 11 September 1819 - 31 December 1819 እ.ኤ.ኣ. = 1812 ዓ.ም."} {"id": "6210", "contents": "1 January 1062 - 3 September 1062 እ.ኤ.ኣ. = 1054 ዓ.ም. 4 September 1062 - 31 December 1062 እ.ኤ.ኣ. = 1055 ዓ.ም."} {"id": "6234", "contents": "1 January 1050 - 3 September 1050 እ.ኤ.ኣ. = 1042 ዓ.ም. 4 September 1050 - 31 December 1050 እ.ኤ.ኣ. = 1043 ዓ.ም."} {"id": "6984", "contents": "1 January 682 - 31 August 682 እ.ኤ.ኣ. = 674 ዓ.ም. 1 September 682 - 31 December 682 እ.ኤ.ኣ. = 675 ዓ.ም."} {"id": "7074", "contents": "1 January 637 - 31 August 637 እ.ኤ.ኣ. = 629 ዓ.ም. 1 September 637 - 31 December 637 እ.ኤ.ኣ. = 630 ዓ.ም."} {"id": "6522", "contents": "1 January 910 - 2 September 910 እ.ኤ.ኣ. = 902 ዓ.ም. 3 September 910 - 31 December 910 እ.ኤ.ኣ. = 903 ዓ.ም."} {"id": "3702", "contents": "ቭየንትዬን የላዎስ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር (1997 ዓም.) 200,000 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 17°59′ ሰሜን ኬክሮስ እና 102°38′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል። በላዎስ አፈ ታሪክ ጵራ ላክ ጵራ ላም ዘንድ፣ መስፍን ጣታራድጣ ከአፈታሪካዊ ላዎስ መንግሥት 'ምዎንግ ኢንጣፓጣ ማሃ ናኾኔ' በሸሸ ጊዜ፣ ሰባት ራስ ባለበት ዘንዶ ትዕዛዝ ከተማውን 'ቻንጣቡሊ ሲ ሳታናኻናሁድ' ብሎት መሠረተው። ይሁንና የታሪክ ሊቃውንት እንደሚሉት ግን የቀድሞ ኽመር መንደር መሆኑ ይታመናል። በ1100 ዓ.ም. ያሕል፣ የላውና የጣይ ሕዝቦች አገሩን ከቻይና ወርረው በዚያ አካባቢ የተረፉት ሕመሮች አሳለቁ። በ1552 ዓ.ም. የላን ሻንግ ንጉሥ ሠጣጢራጥ ብይፋ ዋና ከተማ አደረጉት። በ1699 ዓ.ም. የላን ሻንግ መንግሥት ሲወድቅ የራሱ ከተማ-አገር ሆነ። በ1772 ዓ.ም. ተሸንፎ ለጣይላንድ ግዛት ተጨመረ። በ1885 ዓ.ም. ለፈረንሳይ ግዛት አለፈ። የፈረንሳይ ቅኝ አገሩ መቀመጫ በ1891 ዓ.ም. ሆነ።"} {"id": "49612", "contents": "የመጀመሪያ ስሙ ፒሉፖዴር ይባል ነበር በላቲን ሲሆን ትርጔሜውም ታማኝ ሐቀኛ ማለት ነው ። የክርስትና ስሙ መርቆሬዎስ ሙያውም ውትድርና ዜግነቱም ሮማዊ ነው ። ይህ ታማኝ ምስክርነት የሰጠ ሰማዕት ወላጆቹ ጣዖት የሚያመልኩ አረማውያን ነበሩ።ከጊዜ ወደ ጊዜ የክርስትና እምነት እየተስፋፋ ስለ ሄደ ቤተሰቦቹም ክርስቲያኖች ሆነዋል። እሱም ካደገ በኋላ ተምሮና አምኖ ተጠመቀ ስመ ጥምቀቱም መርቆሬዎስ ተባለ ። 1 ስለመንግስተ ሰማያት ሐዋ14÷22 2 ሃይማኖትን ለመመስከር ማቴ10÷32 3 አርአያ ለመሆን 4 እውነትን በሐሰት መለወጥ ስላልፈለገ 2ተኛ ቆሮ 5÷13 መርቆሬዎስም ማለት የእየሱስ ክርስቶስ አገልጋይ ማለት ሲሆን ይህም ቋሚ መጠርያ ስሙ ሆኖ ቀረ ። በእንግሊዞች የተጻፈው ገድለ ቅዱሳን ባዮግራፊ ኦፍ ሴንትስ እንደሚለው ዜግነቱ ኢጣሊያዊ ሲሆን ስሙንም መርኮርዮ ብሎታል የእባቱንም ስም ሎሪዮ የእናቱንም ስም ክርስቲና እንደሆነ ገልጿል ። በያመቱ ኅዳር ፳፭ ቀን የሚነበበው መጽሐፈ ስንክሳር ደግሞ የአባቱን ስም ኖኅ የናቱን ስም ታቦት የራሱንም ስም መርቆሬዮስ እንደሆነ ይገልጻል ። በዚያም ዘመን ውትድርና የተወደደና የተከበረ ሙያ ስለነበር መርቆሬዎስም ዳክዮስ ለተባለ ንጉሥ ወታደር ሆነ ዕለት ከዕለት የሚያሳየው ወታደራዊ ሥነ ሥርዓትና በሚፈጽመው ጀብዱ ከሌሎች ወታደሮች ይልቅ ተወዳጅነትና ባለሟልነት አገኘ ፤ ዳክዮስ ጠላቱን ድል አድርጎ በተመለሰ ቁጥር ድል ያስገኘለትን እግዚአብሔርን ዘንግቶ ድል የሚያስገኝለት ጣዖት እየመሰለው ከጦርነት ሲመለስ ለጣዖት መሥዋዕት የማቅረብ ልማድ ነበረው ከዕለታት አንድ ቀን ዳክዮስ መርቆርዮስን አስከትሎ ዘመተና ጠላቱን ድል አድርጎ በተመለሰ ጊዜ እንደ ልማዱ ለማይሰማውና ለማይናገረው ጣዖት ከስግደትና ከጸሎት ጋር የምስጋና መሥዋት አቀረበ ከደስታው ብዛት የተነሣ ብዙ እንሰሳት በየዓይነቱ እየመረጠ ሠዋ። ቅዱስ መርቆሬዎስም ይህን በማየቱ ሰው ድል ለሰጠው ለእግዚአብሔር በመስገድና እሱንም በማመስገን ፈንታ እንዴት ሰው ለሠራው ጣዖት ይሰግዳል ?"} {"id": "7350", "contents": "1 January 503 - 31 August 503 እ.ኤ.ኣ. = 495 ዓ.ም. 1 September 503 - 31 December 503 እ.ኤ.ኣ. = 496 ዓ.ም."} {"id": "49048", "contents": "ዙሉኛ (isiZulu /ኢሲዙሉ) ከባንቱ ቋንቋዎች ቤተሠብ አንድ ነው። የሚነገርበት በተለይ በደቡብ አፍሪካ አገር ምሥራቅ ነው። ተናጋሪዎቹ 10 ሚልዮን ናቸው። ውሃ - /አማንዚ/ ደመና - /ኢፉ/ ማር - /ኡጁ/ አንበሳ - /ኢምቡቤ/ ላም - /ኢንኮሞ/ ቀንድ - /ኡጶንዶ/ የዙሉኛ ውክፔዲያ አለ!"} {"id": "15432", "contents": "መልከ ጥፏ ቆንጆዋን አስናቀች የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "15444", "contents": "መቀመጥ በአልጋ ታላቅ ደጋ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሳንታ ክላውስ በአልጋው ላይ ፣ በእንቅልፍ ጅማሬ እና በህይወት መጨረሻ እና በአዲሱ ቀን መጀመሪያ ላይ ጭንቅላቱን ይመታል ፡፡"} {"id": "50902", "contents": ""} {"id": "12792", "contents": ""} {"id": "12828", "contents": "መብራት ኃይል ስታዲየም በአዲስ አበባ፣ ኢትዮጵያ የሚገኝ ስታዲየም ነው። ስምንት ሺህ ሰዎችን መያዝ ሲችል የመብራት ኃይል የእግር ኳስ ክለብ መቀመጫ ሆኖ ያገለግላል። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "11916", "contents": ""} {"id": "51640", "contents": "የአዲስ አበባ ከተማ እግር ኳስ ክለብ መቀመጫውን አዲስ አበባ ያደረገው የኢትዮጵያ እግር ኳስ ክለብ ነው። በአሁኑ ወቅት በኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ ማለትም በኢትዮጵያ እግር ኳስ 2 ኛ ደረጃ ላይ ይጫወታሉ። ክለቡ ከ2015-16 የውድድር ዘመን ማብቂያ በኋላ በኢትዮጵያ የእግር ኳስ ከፍተኛ ደረጃ ወደሆነው የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ከፍ ብሏል። ሆኖም ስኬታማው የ 2016-17 ደካማ ዘመቻ በመሆኑ ክለቡ ወደ ኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ እንዲወርድ በማድረጉ ነበር። ክለቡ የገንዘብ ድጋፍ የሚደረግለት እና በአከባቢው የከተማ አስተዳደር የሚተዳደር ነው። ^ https://soccerethiopia.net/football/3637"} {"id": "16554", "contents": "ቀን አይጥለው የቀለም ሰረገላ አያሰናክለው የአማርኛ ምሳሌ ነው። ቀን አይጥለው ጥጅ አያስክረው የለ"} {"id": "16566", "contents": "ቀን ከጣለው ሁሉ ይጥለው የአማርኛ ምሳሌ ነው። የእድልን ተለቃዋጭነት የሚያሳይ"} {"id": "16686", "contents": "ቄስ እበር አረመኔ ከማህበር የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "51952", "contents": "ዣን ጆሴፍ ሳንፉርቼ፣ በቀላሉ ሳንፉርቼ በመባል የሚታወቀው፣ ሰኔ 25 ቀን 1929 በቦርዶ የተወለደው ፈረንሳዊ ሰዓሊ፣ ገጣሚ፣ ዲዛይነር እና የቅርጻ ቅርጽ ባለሙያ ሲሆን መጋቢት 13 ቀን 2010 በሴንት-ሊዮናርድ-ደ-ኖብላት አረፈ። እሱ የጥበብ ስራን ተለማምዶ የጋስተን ቻይሳክ፣ ዣን ዱቡፌት፣ ሮበርት ዶይስኔ፣ ከእሱ ጋር የደብዳቤ ልውውጥ የሚያደርጉ ጓደኛ ነበር።. ከጦርነቱ በኋላ በነበሩት ዓመታት በቪንሰንት ቫን ጎግ ፈለግ ወይም አንቶኒን አርታኡድ በኢቭሪ-ሱር-ሴይን ውስጥ በገባበት ክሊኒክ ዙሪያ ወደ አውቨርስ ሱር-ኦይዝ አመለጠ። የእሱ ሙያዊ እንቅስቃሴ (የሂሳብ ባለሙያ, የኩባንያው ዳይሬክተር) ወደ ብሪቭ, አልጀርስ ወደ ፓሪስ ይመራዋል. በፔሪጎርድ ከቦርዴይል በኋላ በቤልቭስ ይኖራል። በፈረንሳይ ዩኒቨርስቲዎች የአፍሪካ ስኮላርሺፕ ባለቤቶችን የማፍራት ሃላፊነት በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ውስጥ ሃያ አመታትን ጨምሮ በፓሪስ ሃያ አመታትን ካሳለፉ በኋላ ለአስር አመታት ወደ ሶሊናክ ከዚያም በ1975 ወደ ሴንት ሌኦናርድ-ዴ-ኖብላት ተዛወሩ። [1][2][3][4]."} {"id": "14352", "contents": "ሐረር ቢራ የእግር ኳስ ክለብ በሐረር፣ ኢትዮጵያ የሚገኝ የእግር ኳስ ክለብ ነው። የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን አባል ሲሆን መቀመጫው ሐረር ቢራ ስታዲየም ነው። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "13200", "contents": "ሻይ ቅጠል ወይንም «ካሜሊያ ሲኔንሲስ» በመባል የሚጠራው ችግኝ ሻይ ለማዘጋጀት የሚጠቅም እና ዓመቱን ሙሉ የሚለመልም ሲሆን ለመጀመሪያ ጊዜ የተገኘውም በቻይና እና በህንድ ነው። የሻይ ቅጠል ወፍራም ሲሆን ቀለሙ ደግሞ የጥቁር አርንጓዴ ነው። የሻይ ችግኝ ነጭ እና ሮዝ አበባም አለው። ይህም አበባ ሽቶ ለመስራት ያገለግላል። በአለማችን ላይ ከ200 የበለጡ የሻይ ችግኝ ዘሮች ይገኛሉ።"} {"id": "18132", "contents": "ሳው ፓውሉ (ፖርቱጊዝ፦ São Paulo) በህዝብ ብዛት የብራዚል ትልቁ ከተማ ነው። ስያሜው በፖርቱጊዝ «ቅዱስ ጳውሎስ» ማለት ነው። ከተማው የሳው ፓውሉ ክፍላገር ርዕሰ ከተማ ነው። የፖርቱጋል ሰዎች የመሠረቱት በ1546 ዓ.ም. ነበር። በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ Category:São Paulo City የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ።"} {"id": "18204", "contents": "መጋቢት ፩፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻፹፩ ኛው ዕለት ሲሆን፤ የበጋ ወቅት ፷፮ ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፻፹፭ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፻፹፬ ቀናት ይቀራሉ። ፲፭፻፺፱ ዓ/ም - በጎጃም ምድር ጎል በተባለ ሥፍራ የንጉሥ አጼ ያዕቆብ እና የአጼ ሱስንዮስ ሠራዊት ጦርነት ገጥመው ድሉ የሱስንዮስ ሆነ። አጼ ያዕቆብ እና ጳጳሱ ዳግማዊ ጴጥሮስ በዚሁ ጦርነት ላይ ሞቱ። ፲፰፻፹፩ ዓ/ም - የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት ዓፄ ዮሐንስ ራብዐዊ በትልቅ ጦርነት መተማ ላይ ከደርቡሾች ጋር ሲዋጉ በእነሱ እጅ ወደቁ። ሱዳኖቹ አንገታቸውን ቆርጠው እንጨት ላይ ሰክተው ገበያ ለገበያ ለሕዝባቸው አሳዩት። ፲፱፻፷፭ ዓ/ም - አዲስ አበባ፣ በጄኔራል ዊንጌት ትምህርት ቤት የኦሮሞ ተወላጅ ተማሪዎች ባካሄዱት አመጽ ትምህርት ቤቱ ለጊዜው ተዘግቶ ዋለ። ፲፱፻፷፭ ዓ/ም - ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ፀሐፊ ትዕዛዝ አክሊሉ ሀብተወልድ የንጉሠ ነገሥቱ መንግሥት ከኢትዮጵያ የሠራተኞች ማኅበራት ድርጅት ጋር ስምምነት ላይ መድረሱን አስታወቁ። ፲፱፻፵፱ ዓ/ም - የአልቃይዳ መሥራችና መሪ ኦሳማ ቢን ላደን። ፲፰፻፹፩ ዓ/ም - ዮሐንስ ፬ኛ ንጉሠ ነገሥት ዘኢትዮጵያ መተማ ላይ አረፉ። ፲፮፻፶፫ ዓ/ም - የአጼ ሱስንዮስ ሚስት እና የአጼ ፋሲል እናት፣ እቴጌ ወልድ ሠዓላ አረፉ። መርስዔ ኀዘን ወልደ ቂርቆስ፤ ዕለታዊ የታሪክ ድርጊት - “የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን የመጀመሪያው ፓትረያርክ (፲፱፻፶፩ ዓ/ም) (እንግሊዝኛ) http://en.wikipedia.org/wiki/February_10 (እንግሊዝኛ) P.R.O., FCO 371/1660-ANNUAL REVIEW FOR ETHIOPIA FOR 1973 (እንግሊዝኛ) P.R.O., FCO 371/1829 -ANNUAL REVIEW FOR ETHIOPIA FOR 1974"} {"id": "13746", "contents": "የጓደኛህን ቀን ይስጥህ (45)አለቃ ገብረ ሀና ከሸዋ ወደ ጎንደር ግብዣ ተጠርተው ግብዣው ላይ ለመገኘት ይጓዙና ጎጃም ላይ ሲመሽባቸው ወደ አንድ ኮማሪት ቤት ይገቡና መጠጥ አዘው ቁጭ ይላሉ። አለቃ ደርባባዋ ኮማሪትዋ ቃ ትላቸውና እዛ ለማደር ያስባሉ። በጣም ሲመሽም ኮማሪትዋ ሌሎቹን ሰዎች ታስወጣና አለቃን አይታ እኚሕ ሽማግሌስ ምንም አያደርጉኝም ብላ ለሳቸው መደብ ላይ አንጥፋ ከጎናቸው ፈንጠር ብላ ትተኛለች። በነገራችን ላይ ሴትየዋ አንድ እግሯ የተቆረጠ እና በአርተፊሻል እግር ነበር የምትራመደው። አለቃም ለሊት ላይ ወደ ሴትየዋ ተጠግተው አሰስ ዳሰስ ማድረግ ሲጀምሩ ሴትየዋም ነቅታ በደህና እግሯ በርግጫ ብላ ትመታቸዋለች። አለቃም ቀበል ያደርጉና «የጓደኛህን ቀን ይስጥህ ሌላ ምን እላለሁ» ብለው እርፍ።"} {"id": "13764", "contents": "በጠማማ ቁና ሁለት ሁለት (1) (49)አለቃ ምግብ በተልባ በልተው አፋቸውን ሳያብሱ አደባባይ ወጥተዋል። አንዲት የተልባ ቅንጣት ወደ አገጫቸው ተለጥፋ ኖሯለች።አንድ ተጫዋች ወዳጃቸው አለቃ «ዛሬ ተልባ ስንት ስንት ዋለ?» ብሏቸዋል። አለቃም ገብቷቸው ስለነበረ ሰውየው የኔ ብጤ ውልግድግድ ያለ ስለነበረ «በቅፅበት በጠማማ ቁና ሁለት ሁለት ዋለ» አሉት አሉ። በጠማማ ቁና ሶስት ሶስት (2) (50)አለቃ ገብረሀና የኢትዮጵያ ዘመናዊ ጥበበ ቀልድ /ኮሚዲ መስራች ሊባሉ ይገባል። አንዳንድ ተቺ ሰው አለ አይደል ዝም ብሎ መተቸት የሚወድ አይነት። አለቃ የበሉት ተልባ አፋቸው ላይ ሳይጠረግ አይቶ «ተልባ ገበያ ላይ እንዴት ዋለ?» ቢላቸው ሰውየው አፉም እግሩም የተጣመመ ስለነበር «በጠማማ ቁና ሶስት ብር ነበር።» አሉት።"} {"id": "18456", "contents": "ተፈጭቶ ያልተነፋ ዱቄት ተበራይቶ ያልተመረተ ምርት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "18468", "contents": "ታሞ የተነሳ እግዜርን ረሳ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የተደረገለትን የመርሳት ጸባይ በሰው የተፈጥሮ እንደሚታይ የሚያሳይ ተረትና ምሳሌ"} {"id": "19170", "contents": "ቡልጋሪያ የአለም ባንዲራዎች ሰንደቅ ዓላማ (ይህ ባንዲራዎች ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "14976", "contents": "ለከሳሽ የለው መላሽ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "14988", "contents": "ለወይዘሮ መልካም ዶሮ የአማርኛ ምሳሌ ነው። (ይህ ባሕል ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "19200", "contents": "የAእና የB ሚዛናዊ ውጭ ስብስብ እንዲህ ይተረጎማል። A Δ B = ( A ∖ B ) ∪ ( B ∖ A ) . {\\displaystyle A\\,\\Delta \\,B=(A\\setminus B)\\cup (B\\setminus A).} ለምሳሌ የ {7,8,9,10} እና {9,10,11,12} ሚዛናዊ ውጭ ስብስብ {7,8,11,12} ነው።"} {"id": "15024", "contents": "መካከለኛ ቢኮልኛ በፊልፒንስ የሚነገር ቋንቋ ነው። ከቢኮልኛ ቋንቋዎች መሀከል አንድ አባል ነው። 2.5 ሚሊዮን ተናጋሪዎች አሉ። ዛሬ በላቲን አልፋቤት ቢጻፍም ድሮ (ከስፓኒሾች አስቀድሞ) በባይባዪን ጽሕፈት ይጻፍ ነበር። አንዳንድ ቃላት ከእስፓንኛ ወይም ከሳንስክሪት በብድር ተወስደዋል። (ይህ ቋንቋ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "19260", "contents": "ሉክሰምበርግ የአለም ባንዲራዎች ሰንደቅ ዓላማ (ይህ ባንዲራዎች ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "2046", "contents": "ናዋትል (nāhuatl, mexìcatlàtōlli, Nawatl) በኡቶ-አዝቴካዊ የቋንቋ ቤተሠብ የሚከተት በሜክሲኮ ኗሪዎች የሚናገር ቋንቋ ነው። በተለይ እስፓንያውያን በ16ኛው መቶ ዘመን ከወረሩ አስቅደሞ በጣም ትልቅና መደበኛ ቋንቋ ሆኖ ነበር። እስከ ዛሬ ግን በ1.5 ሚሊዮን ኗሪዎች በሜክሲኮ እየተናገረ ነው። የዛሬውኑ ናዋትል ከስፓንኛ ታላቅ ተጽኖ ተቀብሏል። ኣብዛኛው ተናጋሪዎቹ ስፓንኛ ደግሞ የሚችሉ ናቸውና። ስፓንያውያን በደረሡ ጊዜ ናዋትል የራሱ ጽሕፈት ነበረው። ይህ ጽሕፈት እንደ ጥንታዊ ግብጽ ስዕል ጽሕፈት ይመስል ነበር። ነገር ግን እነዚህ ጽሑፎች በአብዛኛው በካቶሊኮች ስለ ተቃጠሉ፣ ዛሬ ቋንቋው የሚጻፈው በላቲን ፊደል (አልፋቤት) ሆኗል። በናዋትል ሰዋስው አያሌ ባዕድ መነሻዎችና መድረሻዎች አንድላይ ሊቀጣጥሉ ይችላሉ። ስለዚህ አንድ ቃል እጅጉን እንዲረዝም ተችሏል። አንዳንድ ቃል በስፓንኛና በእንግሊዝኛ አማካኝነት በአለሙ ቋንቋዎች በሰፊ ይገኛሉ። ለምሳሌ የሚከተሉት የአማርኛ ቃላት መጀመርያቸው እንዲያውም ከናዋትል ቃላት ነበሩ፦ 'ቸኮላታ' - ከ Xocolatl (ሾኮላትል) 'ቲማቲም' - ከ Tomatl (ቶማትል) 'ካካዎ' - ከ Kakawatl (ካካዋትል) 'አቡካዶ' - ከ Ahuacatl (አዋካትል) Tlanextili - (ትላነክስቲሊ) - ደህና አደሩ? Chotlakili - (ቾትላኪሊ) - ደህና ይመሹ። Kinejki tinemi? - (ኪነይኪ ቲነሚ?) - እንደምን ነዎት?"} {"id": "19344", "contents": "ሚያዝያ ፳፩፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪፻፴፩ኛው ዕለት ሲሆን፤ የፀደይ (በልግ)ወቅት ፳፮ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፻፴፭ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፻፴፬ ቀናት ይቀራሉ። ፲፱፻፴፯ ዓ/ም - አዶልፍ ሂትለር እና የብዙ ዘመን ውሽማው ኤቫ ብሮን በበርሊን ምሽግ ውስጥ ተጋቡ። ሂትለር አድሚራል ካርል ዶኒትዝን የሥልጣን ተተኪው እንደሆነ አስታወቀ። ፲፱፻፹፫ ዓ/ም - ‘ቺታጎንግ’ በተባለ የደቡብ-ምሥራቅ የባንግላዴሽ ግዛት ላይ የተነሳ አውሎ-ነፋስ መቶ ሰላሳ ስምንት ሺ ሰዎችን ሲገድል እስከ አሥር ሚሊዮን የሚጠጉ ዜጎች የመኖሪያ ቤታቸው ወድሞባቸዋል። ፲፱፻፺፯ ዓ/ም - የሶርያ ሠራዊት ከሃያ ዘጠኝ ዓመታት ወረራ በኋላ ሊባኖስን ለቆ ወጣ። (እንግሊዝኛ) http://en.wikipedia.org/wiki/April_29"} {"id": "20550", "contents": "እጁን በሰንሰለት እግሩን በብረት የአማርኛ ምሳሌ ነው። እጁን በሰንሰለት እግሩን በብረት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20580", "contents": "እግር ቢሳሳት ከአንጋዳ አፍ ቢሳሳት ከእዳ የአማርኛ ምሳሌ ነው። እግር ቢሳሳት ከአንጋዳ አፍ ቢሳሳት ከእዳ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "19428", "contents": "ዶርዝኛ በኢትዮጵያ የሚነገር ኦሟዊ ተብሎ በሚታወቀው የቋንቋ መደብ የአፍሮ-እስያ ቤተሰብ የሚካለል ቋንቋ ነው።"} {"id": "20628", "contents": "ቀዳማዊ ዳዊት (ከ፲፫፻፸፭ እስከ ፲፬፻፬ ዓ.ም. ነገሡ) የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት ነበሩ። ከወንድማቸው ከንዋየ ማርያም በኋላ ሲንግሡ በአንድ ታላቅ ጦርነት እስላሞችን አሸንፈዋል። የሞቱትም ከፈረስ ወድቀው ነው። ^ ሀ ለ ሐሪ አትክንስ፣ የኢትዮጵያ ታሪክ፣ ገፅ 11 (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "19518", "contents": "ነገረኛ ታሞ አይተኛ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20700", "contents": "ከገሙ አይቀር መጠንባት ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው። ከገሙ አይቀር መጠንባት ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20766", "contents": "ውሀ ምን ያገሳ ድሀ ምን ያወሳ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ውሀ ምን ያገሳ ድሀ ምን ያወሳ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20808", "contents": "ዘመን እንደንጉሱ አውድማ እንደንፋሱ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዘመን እንደንጉሱ አውድማ እንደንፋሱ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20832", "contents": "ዘመድና ገንዘብ ሳያስቡት ይገኛል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዘመድና ገንዘብ ሳያስቡት ይገኛል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "9426", "contents": ""} {"id": "21882", "contents": "ይህ እንግዳ ቸኮለ ሊያድር ነው መሰለኝ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ይህ እንግዳ ቸኮለ ሊያድር ነው መሰለኝ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22200", "contents": "ዶሮን ሲያታልሏት ፎቶ አነሷት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዶሮን ሲያታልሏት ፎቶ አነሷት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21954", "contents": "ደም ተቀብቶ ዝንብ አይፈሩም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ደም ተቀብቶ ዝንብ አይፈሩም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "44238", "contents": "ናርቦን (ወይም ሃርቦን) በፈረንሣይ አፈ ታሪክ የኬልቶች (በጋሊያ፣ አሁንም ፈረንሳይ አገር) ንጉሥ ነበረ። የጋላጤስ ልጅና ተከታይ ይባላል። እርሱ የናርቦን፣ ፈረንሳይ ከተማ መሥራች እንደ ነበር የሚል ትውፊት አለ። ሮማውያን ይህን ከተማ ናርቦ ማርቲውስ ሲሉት ደቡብ ፈረንሳይ ከዚህ ከተማ ናርቦነንሲስ ክልል አሉት። ምንጮች ስንት ዓመት እንደ ገዛ በማወራት ይለያያሉ፤ ለ፲፰፣ ፳፣ ፳፪ ወይም ፴ ዓመታት መሆኑ የሚሉ መጻሕፍት ይገኛል። ንጉሥ ናርቦን በልጁ ሉግዱስ ተከተለ። በአንድ ታሪክ ዘንድ ናርቦን ይህንን ሕግ አወጣ፦ «ዝሙት የተፈረደባት ሚስት ንብረቷን ራሷንም ስንኳ ታጣለች፤ የባሏን ባርያ ትሁን፤ ለአንድ ሰዓትም በራቁቷ ሩጣ። የዝሙት ጓደኛዋ ወንዱ ለዚያም ጊዜ ያህል ይሩጥና በበትሮች ይመታ። ወንድና ሴት ሁለቱ አንድላይ በራቁታችው ቢገኙ፣ ወይም የወንዱ ሱሪ ከተፈታ፣ የዝሙት ክስ ነው፤ ድምፅም ከተሰማ ይፈረድባቸዋል።» በዚሁ ድንጋጌ ግን የሀገሩ ሴቶች እጅግ ተናድደው አንድ ቀን ከማደን ሲመልስ ድንጋዮች በመወርወር ገደሉት። ስለዚህ ተረቱ «ንጉሥ ናርቦንን አስታውስ» ሆነ። ^ Histoire ancienne et moderne des départemens belgiques 1806 እ.ኤ.አ. (ፈረንሳይኛ)"} {"id": "38616", "contents": "እረብቲ በአፋር ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "45360", "contents": "ናርሲሲሳዊ ወላጅ ማለት በናርሲሲስም (ናርሲሳዊ የስነልቦና ቀውስ ) የተጠቃ ወላጅ ማለት ነው በአብዛኛው ናርሲሲስቲክ ወላጆች ብቻቸውንና በትልቅ ስስት ለልጆቻቸው ቅርበት ያሳያሉ ይልቁንም በልጆቻቸው እያደጉ ሲሄዱ በሚያሳዩት ነጻ የመሆን ስሜት ስጋት ያድርባቸዋል የመቅናት ስሜትም ሊያድርባቸው ይችላል ከዚህም የተነሳ በወላጅና በልጅ መካከል ያለው ግንኙነት ናርሲሲሳዊ ትስስር የሚባለውን መልክ ይይዛል ይህም ማለት በናርሲሲሳዊ ወላጅ አይን የልጁ ህልውና ብቸኛ አላማ የወላጅን ስነልቦናዊ ፍላጎት ማሟላት ነው የበታችነት የሚሰማቸው ናርሲሲሳዊ ወላጆች ሌሎች ሰዎች ስለነሱ ያላቸውን አመለካከት መቆጣጠር እንደሚያስፈልግ ይሰማቸዋል ይህንንም የሚያደርጉበት ምክንያት በጥፋተኛነት እንዳይከሰሱና መገለል እንዳይደርስባቸው እንዲሁም ድክመቶቻቸው እንዳይጋለጡባቸው ነው እነዚህ ሰዎች በራሳቸው የተጠመዱ ሲሆኑ የራሳቸውን ገጽታ በመካብ ብዙ ጊዜ ያጠፋሉ አንዳንዶቹም እራሳቸውን እንደታላቅ ሰው ይመለከታሉ እነዚህ ሰዎች ግትሮች ሲሆኑ ልጅን ለማሳደግ አስፈላጊ የሆነው ራስን በሰው ቦታ አድርጎ የማሰብ ስሜት(ኤምፓቲ)የላቸውም መገለጫዎች ናርሲሲስም ትውልድ ተሻጋሪ ስነልቦናዊ ቀውሶችን የማስከተል አዝማሚያ አለው ይህም ማለት ናርሲሲሳዊ ወላጆች በተራቸው አንድም ናርሲሲሳዊ የስነልቦና ቀውስ ያለባቸው ልጆች አልያም ደግሞ የተደጋጋፊ ጥገኝነት የስነልቦና ቀውስ ያለባቸው ልጆች ይኖራቸዋል በራስ የሚተማመነው ወላጅ (መጠነኛ ስራ በቂ ነው የሚል ወላጅ)ልጁ በተወሰነ ነጻነት እንዲያድግ ሲፈቅድ ናርሲሲሳዊ ወላጅ ግን ልጁን የራሱን ገጽታ ማሳያ አድርጎ ያየዋል እንዲሁም ይጠቀምበታል የራሱን ገጽታ በመገንባት የተጠመደው ወላጅ ልጁ የራሱን ማንነት ማሳያ እንዲሆን እንዲሁም ልጅየው የወላጁ አድናቂ እንዲሆንለት ይጠብቃል በዚህም ሂደት ልጅየው የወላጁ ስነልቦናዊና ትምህርታዊ ፍላጎት አስፈጻሚ የመሆን ስሜት ያድርበታል ናርሲሲሳዊ ወላጆች ለራሳቸው ያላቸውን ግምት ለመጠበቅና በቀላሉ የሚጠቃውን ማንነታቸውን ለመከላከል የቅርብ ሰዎችን በተለይም ደግሞ እንደራሳቸው ቅጥያ የሚያዩዎቸውን ልጆች ባህሪይ ለመቆጣጠር ይታገላሉ"} {"id": "5081", "contents": "1 January 1622 - 7 September 1622 እ.ኤ.ኣ. = 1614 ዓ.ም. 8 September 1622 - 31 December 1622 እ.ኤ.ኣ. = 1615 ዓ.ም."} {"id": "45564", "contents": "ሑራውያን (ሑርኛ፦ ሑሪ ) በጥንት በስሜን መስጴጦምያ አካባቢ የተገኘ ብሔር ነበሩ። ቋንቋቸው ሑርኛ የኡራርትኛ ዘመድ ሲሆን ሕዝቡ ከአራራት ዙሪያ ወደ ደቡብ እንደ ደረሱ ይታስባል። መጀመርያው በእርግጥ የሚታወቁ በአካድ መንግሥት ዘመን (2075 ዓክልበ. ግድም) ሲሆን ለራሳቸው መንግስታት አቆሙ። አንዱ የሑራውያን መንግሥት በኡርከሽና በናጋር ሌላውም በአራጳና በኑዚ ነበር። ከዚህ በላይ ብዙ ሑራውያን ቤተሠቦች ወደ ጎረቤቶቻቸው ግዛቶች ወደ አሙሩ፣ አሦር፣ እና ሐቲ ይፈልሱ ነበር። አንዳንዴ የሑርያውያንም ግዛቶች ለነዚህ ሃያላት ይገዙ ነበር። በኋለኛ ዘመን ከባቢሎን መንግሥት ውድቀት (1507 ዓክልበ.) በኋላ፣ «ሚታኒ» የሚባሉ ሕንዳዊ-አውሮጳዊ ቋንቋዎች ቤተሠብ አባላት የነበሩ አለቆች አዲስ መንግሥት በሶርያ አቆሙ፣ ኗሪዎቹ ግን በብዛት ሑራውያን ነበሩ። አራጳ እንደገና በዚህ ዘመን የሑራውያን መንግሥት አጸና። በ13ኛው ክፍለ ዘመን ዓክልበ. ላይ አሦራውያን እነዚህን መንግሥታት አጥፈው በሶርያ የቀሩት ትውልዳት ሑርኛ ትተው አሦርኛን ተማሩ፣ ቀበሌኛቸውም አራማይስጥ እንደ ሆነ ተብሏል። ሌሎች ሑራውያን በአራራት አካባቢ ቀሩ፣ እነዚህም በኋላ የኡራርቱ መንግሥት አቆሙ፣ ቋንቋቸውም ኡራርትኛ ሆነ። ይህም አገር በመጨረሻ በሕንዳዊ-አውሮጳውያን ተናጋሪዎች (በፍርግያውያን) ተገዛ፡ ቋንቋቸውም አርሜንኛ ሆነና ከሑርኛ ተጽእኖ አለው። በብሉይ ኪዳን የተጠቀሱት ሖራውያን (ዘዳግም ፪፤፲፪) ወይም «የሖሪ ሰዎች» በሴይር በደቡብ ከነዓን ስለ ተገኙ፤ ከከነዓን ዘር ኤዊያዊ ስለ ሆኑ፣ ከነዚህ ሑራውያን ጋር አንድላይ እንደ ነበሩ አይታሥብም። የሑርኛ ቃላት ናሙና ለማየት የጥንታዊ ልሳናት ሷዴሽ በውክሸነሪ ይዩ። ኡርከሽ የተገኘ ቅርስ የሑራውያን ዕጣን ማጠኛ"} {"id": "5651", "contents": "1 January 1341 - 5 September 1341 እ.ኤ.ኣ. = 1333 ዓ.ም. 6 September 1341 - 31 December 1341 እ.ኤ.ኣ. = 1334 ዓ.ም."} {"id": "48252", "contents": "አርድማን (በእንግሊዝኛ: Aardman) የእንግላንድ የአኒሜሽን ስቱዲዮ ነው።"} {"id": "48258", "contents": "ሐሳባዊነት ሊታዎቅ የሚችለው ዓለም (በሌላ አባባል የውኑ ዓለም ) ሥረ መሠረት ወይም አዕምሮ ወይም ደግሞ መንፈስ ነው የሚል ነው። ከቁስ አካልዊነት በትይይዩ ያለ የፍልስፍና ክፍል ነው። ኅሊና ከቁስ አካላት በላይና ቀዳሚ ነው የሚልን አስተሳሰብ ያራምዳል። በዚህ ግዙፍ የፍልስፍና ጥላ ስር የሚንሸራሸሩ ብዙ ዓይነት ፍልስፍናዎች አሉ። ከብዙ በጥቂቱ፦ ኅሊናዊ ሐሳባዊነት ፡ ሐሳባችን እና አዕምሯችን ብቻ በእርግጠኝነት እንዳሉ (ኅልው እንደሆኑ) ሊታዎቅ ይቻላል። ከዚህ ውጭ ያለው ማናቸውም ነገር በእርግጠኝነት መታዎቅ ስለማይችል፣ ፋይዳ የለሽ ነው ይላል። የማናቸውም ነገር ኅልውና መሰረት በአዕምሮ ውስጥ መታሰቡ ብቻ ነው። ምጥቃዊ ሐሳባዊነት ፡ ነገሮች-በራሳቸውን ማዎቅ አንችልም። ይልቁን ለኛ የሚመስሉንን ያክል ነገሮችን እናውቃቸዋለን የሚል ነው። ለምሳሌ አበቦች ለንቦች የተለየ መልክ አላቸው። ይሁንና ሰዎች አበቦችን፣ ለሰዎች በሚመስሉት ልክ እንደሚረዱ ማለት ነው። መንፈሳዊ ሐሳባዊነት፡ ሌላ ከፍተኛና ግዙፍ አዕምሮ ወይንም መንፈስ ከኛ አዕምሮ ጋር ሲገናኝ የሚፈጥረው ዓለም ፣ የውኑና ሊታዎቅ የሚችለው ዓለም ነው። ፍጹም ሐሳባዊነት፡ የሰው አዕምሮ ዓለምን ለመረዳት እንዲችል ቢያንስ በአንድ አይነት ህኔታ ሐሳብ እና ኑባሬ አንድነት አላቸው የሚል ነው። ሆነም ቀረ፣ ሐሳባዊነት ከሁሉ አስቀድሞ ሐሳብን የሁሉ ነገር መሰረት በማድረጉ ይታዎቃል።"} {"id": "49536", "contents": "ሕሽሚ-ሻሩማ እንደሚታሠብ ምናልባት 1605-1582 ዓክልበ. አካባቢ ከቱድሐሊያ በኋላ በኩሻራ ወይም በካነሽ (በሐቲ) አገር) የገዛ ንጉሥ ነበር። ይህ ግን በሥነ ቅርስ ሊረጋገጥ አይችልም። የሕሽሚ-ሻሩማ (ወይም ሌሎች እንዲያንቡት «ፑ-ሻሩማ» ስም በሁለት ኬጥኛ ጽሑፍ ምንጮች ይገኛል። እነዚህ የ1 ሐቱሺሊ አዋጅ እና የኬጥያውያን መስዋዕት ዝርዝር የተባሉት ሰነዶች ናቸው። በ1 ሐቱሺሊ አዋጅ ውስጥ (1559 ዓክልበ.) ሐቱሺሊ እንዲህ ይላል፦ .«...የንጉሥ ቃል የሚሰብር ፈጽሞ ይሙት።... ያውም ከአያቴ ሕሽሚ-ሻሩማ ቃል ነው። ልጆቹ ወደ ሌላው ወገን አልዞሩም? አያቴ በሻናኊታ ከተማ ላባርናን እንደ ልጁ ሰየመው። በኋላ ግን አገልጋዮቹም አለቆቹም ትዕዛዙን ተሰናከሉ፣ ፓፓሕዲልማሕንም ዘውድ ጫኑ። ግን ስንት ዓመት አለፉ? ስንት አመለጡ? የአለቆቹ ቤቶች የት አሉ? አልሞቱም?» ከዚህ የተነሣ፣ ንጉሥ ሕሽሚ-ሻሩማ ላባርናን በጉዲፈቻ እንደ አልጋ ወራሽ እንደ ሾመው ይታስባል። የሕሽሚ-ሻሩማ ልጆች እንዳመጹበትና ከነሱ መሃል ፓፓሕዲልማሕ የተባለው ለአጭር ጊዜ (1582 ዓክልበ. ግ.) ዙፋኑን እንደ ቃመው ይመስላል። ሆኖም የላባርና ወገን ፓፓሕዲልማሕን ድል አድርጎ እንደ ሕሽሚ-ሻሩማ ፈቃድ ላባርና መንግሥቱን ወረሰ። በኬጥያውያን መስዋዕት ዝርዝር ላይ፣ ሕሽሚ-ሻሩማ የቱድሐሊያ ልጅና የላባርና አባት ይባላል። ከፊተኛው ሰነድ እንዳየነው ግን ላባርና ልጁ የሆነው በጉዲፈቻ እንደ ነበር ይመስላል።"} {"id": "4781", "contents": "1 January 1772 - 8 September 1772 እ.ኤ.ኣ. = 1764 ዓ.ም. 9 September 1772 - 31 December 1772 እ.ኤ.ኣ. = 1765 ዓ.ም."} {"id": "49626", "contents": ""} {"id": "6419", "contents": "1 January 960 - 2 September 960 እ.ኤ.ኣ. = 952 ዓ.ም. 3 September 960 - 31 December 960 እ.ኤ.ኣ. = 953 ዓ.ም."} {"id": "4865", "contents": "1 January 1730 - 8 September 1730 እ.ኤ.ኣ. = 1722 ዓ.ም. 9 September 1730 - 31 December 1730 እ.ኤ.ኣ. = 1723 ዓ.ም."} {"id": "6731", "contents": "1 January 808 - 1 September 808 እ.ኤ.ኣ. = 800 ዓ.ም. 2 September 808 - 31 December 808 እ.ኤ.ኣ. = 801 ዓ.ም."} {"id": "6743", "contents": "1 January 802 - 1 September 802 እ.ኤ.ኣ. = 794 ዓ.ም. 2 September 802 - 31 December 802 እ.ኤ.ኣ. = 795 ዓ.ም."} {"id": "50112", "contents": "ያፌት (ዕብራይስጥ፦ יֶפֶת /ዬፌት/) በብሉይ ኪዳንና በአይሁድ፣ ክርስቲያንና እስላም ሥነ ጽሑፍ ዘንድ በኖኅ መርከብ ላይ ከማየ አይኅ ካመለጡት ከኖኅ ሦስት ወንድ ልጆች መሃል አንዱ ነው። ወንድሞቹ ካምና ሴም ነበሩ፤ ልጆቹም ጋሜር፣ ማጎግ፣ ማዴ፣ ያዋን፣ ቶቤል፣ ሞሳሕና ቲራስ ናቸው። በመጽሐፈ ኩፋሌ ዘንድ ያፌት በ1212 ዓ.ዓ. ተወለደ፤ በዚህ አቆጣጠር በ1308 ዓ.ዓ. ማየ አይኅ ወይም የጥፋት ውኃ በደረሰበት ዓመት የያፌት ዕድሜ 96 ዓመት ያህል ነበር። ሚስቱም አዳታኔሲስ ተብላ በመርከቡ ላይ ደግሞ አመለጠች። በስምምነት ያፌት የተቀበለው የምድር ርስት ዕጣ በአውሮፓ ከጢና ወንዝ (ዶን ወንዝ)ና ከገዲር (ካዲዝ) መካከል ተገኘ፤ ጠረፉም ከገዲር ወደ ምዕራብ ተቀጠለ። (ስለ ያፌት ሚስት ስም በሌሎች ልማዶች ውስጥ፣ ሚስቶች በኖህ መርከብ ላይ ይዩ።) በጸሐፊው ፍላቪዩስ ዮሴፉስ (1ኛው ክፍለ ዘመን ዓም) ዘንድ ልጆቹ የመሠረቱ ብሔሮች በርሱ ዘመን ገላትያ፣ እስኩቴስ፣ ሜዶን፣ ግሪክ፣ ኢቤሪያ፣ ቀጴዶቅያና ጥራክያ ነበሩ። በበርካታ አውሮፓ አገራት ጥንታዊ ልማዶች ደግሞ ከያፌት ልጆች ተወለዱ። በተለይ ማተሚያ ከተፈጠረ በኋላ ከ1500 ዓም ያህል ጀምሮ የአውሮፓ መኖኩሳት ያሳተሙት መዝገቦች ከያፌት ልጆች ተነሥተው ታረኩ። በጥንታዊ ግሪክ አፈታሪክ ደግሞ «ያፔቶስ» የተባለው ከኡራኖስ ልጆች (ቲታኖች) መካከልና የክሮኖስ ወንድም ሲሆን፣ መታወቂያው ከያፌት ጋር ግንኙነት እንዳለው ታስቧል። ወንድሙም ሌላው ቲታን ክሮኖስ በተረቶቹ ውስጥ ከካም ጋር ተመሳሳይነቶች አሉት። በአጠቃላይ የያፌት ልጆች በተለይ ሕንዳዊ-አውሮፓዊ ቋንቋዎችን የተናገሩትን ብሔሮች እንደ መሠረቱ በሰፊ ታስቧል።"} {"id": "48516", "contents": ""} {"id": "7709", "contents": "1 January 324 - 29 August 324 እ.ኤ.ኣ. = 316 ዓ.ም. 30 August 324 - 31 December 324 እ.ኤ.ኣ. = 317 ዓ.ም."} {"id": "7715", "contents": "1 January 321 - 29 August 321 እ.ኤ.ኣ. = 313 ዓ.ም. 30 August 321 - 31 December 321 እ.ኤ.ኣ. = 314 ዓ.ም."} {"id": "7817", "contents": "1 January 270 - 28 August 270 እ.ኤ.ኣ. = 262 ዓ.ም. 29 August 270 - 31 December 270 እ.ኤ.ኣ. = 263 ዓ.ም."} {"id": "16661", "contents": "ቂል ሲረግሙት የመረቁት ይመስለዋል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "16709", "contents": "ቅቤ ሲለግም ወስፌ አይበሳውም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "49236", "contents": ""} {"id": "49392", "contents": "ምጣኔ ሀብት ባህሪ ወይም ፋይናንስ ባህሪ (እንግሊዝኛ፦behavioral economics) ስለ ግለሰቦች እና ተቋማት በሚወሰኑት ውሳኔዎች የስነልቦናዊ, ማህበራዊ, ግንዛቤ, ስሜታዊ, እና ኢኮኖሚያዊ ጉዳዮችን የሚያስከትለውን ውጤት ያጠናል. ^ ማንዘር፣ ቲ.፣ \"Paul, Zak (2004), «Neuroeconomics» , Philosophical Transactions of the Royal Society B: Biological Sciences, 359 (1451)\" ፣ ፕሬስ ቴሌግራም፣ ኦክቶበር 2፣ 1998፡፡"} {"id": "17225", "contents": "ያለፈን ጊዜ መልሶ ማምጣት ስለማይቻል ወደፊት ተመልከት"} {"id": "49494", "contents": "ሰኸምሬ ሳንኽታዊ 3 ነፈርሆተፕ በላይኛ ግብጽ በ2ኛው ጨለማ ዘመን (16ኛው ሥርወ መንግሥት) ምናልባት 1637-1636 ዓክልበ. አካባቢ የገዛ ፈርዖን ነበረ። ስሙ «ሰኸምሬ ሳንኽታዊ ነፈርሆተፕ» የሚታወቀው ከአንድ ቅርስ ብቻ ነው። ይህ ጽላት በጣም የተጎዳ ቢሆንም «የጤቤስ ንጉሥ» እንደ ነበር ይገልጻል። ብስሙ ውስጥ «ታዊ» ቢገኝም፣ ይህ በሂክሶስ ዘመን ስለ ነበር፣ እንዲሁም አቢዶስ በአቢዶስ ሥርወ መንግሥት ነጻ እንደ ሆነ ስለሚታሰብ፣ 3 ነፈርሆተፕ በእውነት በታችኛ ግብጽ ላይ እንደ ገዛ አይታሰብም። ከዚህ በቀር በቶሪኖ ቀኖና ላይ በአንድ ክፍል «ሰኸምሬ ፫ አመት፣ ሰኸምሬ ፲፮ አመት፣ ሰኸምሬ... ፩ አመት» ሲል ይህ ክፍል ባብዛኛው የ16ኛው ሥርወ መንግሥት እንደ ሆነ ይታመናል። ሦስተኛው የተዘረዘረው ለ፩ አመት የገዛው ሰኸምሬ 3 ነፈርሆተፕ እንደ ነበር ይገመታል።"} {"id": "14687", "contents": "አቡነ ቴዌፍሎስ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ሁለተኛው ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ወፓትርያርክ ጎጃም በሚገኝው በዝነኛው ደብረ ኤሊያስ አካባቢ ከአባታቸው ከአቶ ወልደ ማርያም ውቤ እና ከእናታቸው ከወይዘሮ ዘርትሁን አደላሁ ሚያዝያ ፲፮ ቀን ፲፱፻፪ ዓ/ም ተወለዱ። ሲወለዱም የተሰጣቸው ስም መልእክቱ ወልደ ማርያም ነበር። በልጅነታቸው ንባብ እና ዜማን በመምህር መሪ ጌታ ረዳኸኝ እና ግራ ጌታ ሣህሉ እዚያው የተወለዱበት አካባቢ ተምረዋል። ኋላ የቅኔ እና የመጽሐፍ ቅዱስ ትምህርት ዝንባሌ ስላደረባቸው እዚያው ደብረ ኤሊያስ ደብር መምህር ገብረ ሥላሴ በሚባሉ ሊቅ ሥር መማር ጀመሩ። በ፲፱፻፻፳ ዓ/ም ወደ አዲስ አበባ መጥተው ፍትሐ ነገሥትና አዲስ ኪዳንን በመምህር ተክሌ (ነቡረ ዕድ በኋላ ቢትወደድ አቡነ ዮሐንስ) በመባል የሚታወቁት መሪነት ሲከታተሉ ቆይተዋል። በዚህ ጊዜ ውስጥ የኃይማኖት ችግሮችን ለማወቅ ይፈልጉ እንደነበርና ሰፋ ያለ ዕውቀት እንደነበራቸው ይነገራል። በተጨማሪ የኃይማኖት ችግሮችን የሚመለከቱ መጻሕፍትን ሳይታክቱና ሳይሰለቹ ያነቡም ነበር። መልእክቱ ወልደ ማርያም በ፲፱፻፴ ዓ/ም ይህን ዓለም በቃኝ ብለው ደብረ ሊባኖስ ገዳም መንኩሰው ገቡ። ከጠላት ወረራ በኋላ ንጉሠ ነገሥቱ ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ቀሳውስቱ በዘመናዊ የኃይማኖት ትምህርት እንዲሠለጥኑ በነበራቸው ሀሳብ መሠረት ፳ የሚሆኑ ሊቃውንት መርጠው በቤተ መንግሥቱ አካባቢ እንዲሰለጥኑ አድርገዋል። ከነኚህም አንዱ አባ መልእክቱ ወልደ ማርያም ናቸው። ቀደም ብሎ በኢትዮጵያና በግብጽ በተደረገው ስምምነት መሠረት ለመጀመሪያ ጊዜ ኢትዮጵያዊያን ጳጳሶች ሲሾሙ ሊቀ ሥልጣናት መልእክቱ ወልደ ማርያም ለሹመት ከተመረጡት አምስት አባቶች አንዱ ሲሆኑ ወደግብጽ ተጉዘው በእስክንድርያው ፓትርያርክ ዳግማዊ አቡነ ዮሳብ እጅ በካይሮ በትረ ካና ቅዱስ ማርቆስ ቤተ ክርስቲያን እሑድ ሐምሌ ፲፰ ቀን ፲፱፻፵ ዓ/ም ሊቀ ሥልጣናት መልእክቱ “ብጹዕ አቡነ ቴዎፍሎስ” ተብለው የሐረርጌ ጳጳስ ሆኑ። ብጹዕ ወቅዱስ አቡነ ባስልዮስ የመጀመሪያው ኢትዮጵያዊ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ወፓትርያርክ ዘ ኢትዮጵያ ካረፉ በኋላ ተከታዩን ፓትርያርክ ለመሾም በተደረገው ምርጫ በዕለቱ ተገኝተው የመረጡት ፻፵፮ አባላት ሲሆኑ ሦስቱ ዕጩዎች፦ ፩) አቡነ ቴዎፍሎስ (የሐረርጌ ሊቀ ጳጳስ) - ፻፳፫ ድምጽ ፪) አቡነ ያዕቆብ (የወለጋ ሊቀ ጳጳስ) - ፰ ድምጽ ፫) አቡነ ጢሞቲዎስ"} {"id": "14717", "contents": "ሴቫስቶፖል መድፍ በዓፄ ቴወድሮስ ዘመን በአውሮጳውያን ሚሲዮን መሪነትና በኢትዮጵያውያን ቀጥቃጮች ረዳትነት ጋፋት፣ ደብረ ታቦር እ.ኤ.አ መስከረም 21፣ 1867 ተሰርቶ የተመረቀው መድፍ ነው። ስሙ የተወሰደው በክሪሜያ ከሚገኘው ሴባስቶፖል ከሚባለው ከተማ ነው። ለጦርነት እንዲውል አውሮጳውያኑን እራሳቸውን ባስደነቀ የአመራር ችሎታ ንጉሠ ነገሥቱ መንገድ እያሰሩ በራሳቸውም እጅ ድንጋይ ቋጥኝ እየፈነቀሉ ከደብረ ታቦር መቅደላ በ10 ቀን ያጓጓዙት መድፍ ነበር። ሆኖም ግን አፈ ጠባብ ስለነበር አንድ ጊዜ እንደተኮሰ መድፉ ፈንድቶ ከጥቅም ውጭ ሆነ።"} {"id": "14879", "contents": "ለሴት ጠላ ለፈረስ ቆላ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "14915", "contents": "ለብልህ አይነግሩ ላንበሳ አይመትሩ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ለብልህ አይነግሩ ለድመት አያበሩ"} {"id": "14951", "contents": "ለአኩራፊ ምሳው እራት ይሆነዋል የአማርኛ ምሳሌ ነው። አታኩርፍ ይመስላል ምክሩ።"} {"id": "15287", "contents": "ላላየው የሚያስገርም ለሰማው የሚያስደንቅ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "15479", "contents": "ምንም ቢጠም መንገድ ምንም ቢከፋ ዘመድ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ደም ከውሃ ይወፍራል ከሚለው አባባል ጋር የሚሄድ። ዝምድና ቋንቋ ነው ከሚለው ጋር ግን ተቃራኒ አባባል።"} {"id": "10487", "contents": "ማሀትማ ጋንዲ በመባል የሚታወቁት ሞሃንዳስ ካራምቻንድ ጋንዲ ሕንድን ከእንግሊዝ ቅኝ ግዛትነት ለማውጣት የተደረገውን ሰላማዊ ትግል መርተው ግብ ያገቡ መሪ ናቸው። እኚህ ታላቅ የሰላማዊ እንቅስቃሴ መሪ ጥር ፳፩ ቀን ፲፱፻፵ ዓ/ም በነፍሰ ገዳይ እጅ ተገደሉ። ሳትያግራሃ ቢምራኦ አምበድካር"} {"id": "19235", "contents": "ሌሶቶ የአለም ባንዲራዎች ሰንደቅ ዓላማ (ይህ ባንዲራዎች ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "20657", "contents": "ከርሞ ጥጃ አድሮ ቃሪያ ታጥቦ ጭቃ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ከርሞ ጥጃ አድሮ ቃሪያ ታጥቦ ጭቃ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20693", "contents": "ከአፈርኩ አይመልሰኝ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ከአፈርኩ አይመልሰኝ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20705", "contents": "ከፍትፍቱ አጉርሱኝ ከመረቁ ጾመኛ ነኝ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ከፍትፍቱ አጉርሱኝ ከመረቁ ጾመኛ ነኝ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20711", "contents": "ካለቃና ከጠገራ ፊት ዞር በል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ካለቃና ከጠገራ ፊት ዞር በል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "11069", "contents": "«የተከሠተው ዕድል» ማለት የአሜሪካ መንግሥት ግዛት ከአትላንቲክ ውቅያኖስ ጀምሮ እስከ ሰላማዊው ውቅያኖስ ድረስ መስፋፋቱ ልዩ ዕድል እንደ ነበር የሚል እምነት ነው። አንዳንዴም የተከሠተው እድል ደግሞ ስሜን አሜሪካ በሙሉ ከነካናዳ፣ ሜክሲኮ፣ ኩባና መካከለኛው አሜሪካ ጋራ ሁሉ እስከሚመጠት ድረስ የሚል ሰፊ ትርጉም ተሰጠው። ከዚህ በላይ ይኸው ፅንሰ ሀሣብ ሌሎችን ግዛቶች መግዛቱን ለማጽደቅ ተጠቅሞ ያውቃል። በተከሠተው ዕድል አራማጆች አስተያየት ዘንድ መስፋፋቱ ጥሩ ነገር ከመሆኑ በላይ ግልጽ (የተከሠተው) እና እርግጥኛ (ዕድል) ነው ብለው አመኑ። በመጀመርያ ዘይቤው የ19ኛው ክፍለ ዘመን ፖሊቲካዊ መፈክር ሆኖ በጊዜ ላይ ለአሜሪካ መንግሥት በአሕጉሩ ዳር እስከ ዳር መስፋፋት ተራ ታሪካዊ መግለጫ ሆነ። ዘይቤው መጀመርያ በተለይ በጃክሶኒያን ዴሞክራት ወገን በ1840ዎቹ አሁን ምዕራብ አሜሪካ ያለውን ማለት ኦሬጎን ግዛት፣ ቴክሳስ ሬፑብሊክና በዚያን ጊዜ ስሜን ሜክሲኮ የነበረውን በኃይል መያዙን ለመምዋገት ይጠቀም ነበር። ሁለተኛ በ1890ዎቹ በሪፐብሊካን ወገን ደጋፊዎች መሃል አሜሪካ አገር ከስሜን አሜሪካ ውጭ እንድትስፋፋ የሚያጸድቅ ሃልዮ እንዲሆን ተነሣ። በ20ኛ ክፍለ ዘመን ዘይቤው በአሜሪካ መሪዎች ዘንድ ቶሎ ከጥቅም ወደቀ፣ ዳሩ ግን አንዳንድ ተቺዎች እንደሚያምኑ፣ ልዩ ልዩ የተከሠተው እድል ረገዶች፣ በተለይም በዓለም ዙሪያ ዴሞክራሲ ለመግፋፋትና ለመከላከል ያለው አሜሪካዊ 'ተልዕኮ' የመኖሩ እምነት፣ እስካሁን በአሜሪካ ፖሊቲካዊ ርዕዮተ ዓለም ላይ ተጽእኖ አሳድሮአል ይላሉ።"} {"id": "18077", "contents": "የኢትዮጵያ ታሪክ፡ ኑብያ አክሱም ዛጉዬ በተክለ ጻድቅ መኩሪያ የተደረሰ እንዲሁም በ[[ትንሳኤ ዘጉባኤ ማተሚያ ቤት በ1951 ዓ.ም. የታተመ መጽሐፍ።"} {"id": "20093", "contents": "ሰኔ ፬ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪፻፸፬ኛው ቀን ሲሆን የፀደይ (በልግ)ወቅት ፷፱ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፺፪ ቀናት፣ በዘመነ ዮሐንስ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፺፩ ቀናት ይቀራሉ። ፲፱፻፴ ዓ/ም - በሁለተኛው የቻይና እና የጃፓን ጦርነት፤ የቻይና መንግሥት የጃፓኖቹን ግፊት ለመግታት በሚል ዓላማ የ’ቢጫ ወንዝ’ን ግድቦች ሲያፈርስ የተከሰተው ትልቅ ጎርፍ እስከ አንድ ሚሊዮን የሚቆጠሩ ሕዝቦቹን ሕይወት አጥፍቷል። ፲፱፻፷፫ ዓ/ም - አሥራ ስድስተኛው የአፍሪቃ አንድነት ድርጅት ስብሰባ አዲስ አበባ ላይ ተከፈተ። ፲፱፻፷፭ ዓ/ም - የአለም አቀፍ የልማት ድርጅት በኢትዮጵያ ለግብርና ልማት የሚውል ሃያ አንድ ሚሊዮን የአሜሪካ ዶላር ብድር (US $21 million) አጸደቀ። (እንግሊዝኛ) P.R.O., FCO 31/1118 - ETHIOPIA: ANNUAL REVIEW FOR 1971 (እንግሊዝኛ) P.R.O., FCO 371/1660 - ANNUAL REVIEW FOR ETHIOPIA FOR 1973 (እንግሊዝኛ) http://en.wikipedia.org/wiki/June_11"} {"id": "18785", "contents": "ጆን ታይለር (እንግሊዝኛ: John Tyler) የአሜሪካ አስረኛ ፕሬዝዳንት ነበሩ። ፕረዝዳንቱ ሥልጣን ላይ የወጡት እ.አ.አ. በ1841 ሲሆን በስልጣን ዘመናቸው ምክትል ፕሬዝዳንት የላቸውም ነበር። ፕሬዝዳንቱ የዊግ ፓርቲ አባል የነበሩ ሲሆን ከሥልጣን የወረዱት እ.አ.አ. በ1845 ነበር። የአሜሪካ ፕሬዚዳንት የአሜሪካ ፕሬዝዳንቶች ዝርዝር (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "18815", "contents": "2 ሓኖ ወይም ሓኖ መርከበኛው ከ488 እስከ 448 ዓክልበ. የቀርታግና ንጉሥ ከመሆኑ በላይ ዝነኛ ተጓዥና መርከበኛ ነበረ። ስለ ዘመነ መንግሥታቸው ብዙ መረጃ የለም። ነገር ግን ያለን መረጃ የአፍሪካን ጠረፍ በመርከብ ጉዞ እንደ ዞረ የሚናገር ነው። በ478 ዓክልበ. ግድም ከ60 መርከቦች ጋራ ከጂብራልታር ወሽመጥ ውጭ ወደ አትላንቲክ ውቅያኖስ ገባ። በነዚህ መርከቦች 30,000 ሰዎች ሲኖሩ በአሁኑ ሞሮኮ ውስጥ 7 ቅኝ ከተሞች እንደ መሠረቱ ተጻፈ። ከዚያ አልፎ እስከ ጋቦን ድረስ እንደ ተጓዘ ይታስባል። በዚያ በአንድ ደሴት በግሪክ «ጎሪላይ» የተባለ በፍጹም ጠጉራምና አውሬ ጎሣ እንዳገኘ ጻፈ፤ ቆዳዎችንም ይዘው ወደ ቀርጣግና ተመለሱ። እነኚህ ሰዎች ሳይሆኑ ጦጣዎች እንደ ነበሩ ስለሚታመን፣ የጦጣ ወገን ስም «ጎሪላ» ከዚህ ታሪክ የተወሰደ ነው። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "21857", "contents": "ያገርህ ልጅ ብታገባት ሚስትህ ብትፈታት እህትህ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያገርህ ልጅ ብታገባት ሚስትህ ብትፈታት እህትህ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21941", "contents": "ይገርማል አህያ ከዥብ ይከርማል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ይገርማል አህያ ከዥብ ይከርማል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "19061", "contents": "ሚያዝያ ፲፪፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪፻፳፪ኛው ዕለት ሲሆን፤ የፀደይ (በልግ)ወቅት ፲፯ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፻፵፬ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፻፵፫ ቀናት ይቀራሉ። ፲፱፻፷፫ ዓ/ም - ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ የቡሩንዲን ንጉዛት የሁለት ቀን ጉብኝት ጀመሩ። ፲፱፻፷፮ ዓ/ም - በኢትዮጵያ የአብዮት ቃጠሎ ወደ ፴ሺ የሚጠጉ የእስልምና ተከታዮች አዲስ አበባ ላይ ሰላማዊ ሰልፍ አደረጉ። (እንግሊዝኛ) P.R.O., FCO 31/1118፣ ETHIOPIA: ANNUAL REVIEW FOR 1971 (እንግሊዝኛ) P.R.O., FCO 371/1829 ANNUAL REVIEW FOR ETHIOPIA FOR 1974"} {"id": "7907", "contents": "1 January 225 - 28 August 225 እ.ኤ.ኣ. = 217 ዓ.ም. 29 August 225 - 31 December 225 እ.ኤ.ኣ. = 218 ዓ.ም."} {"id": "16301", "contents": "አዲስ ህይወት የኢትዮጵያ ፊልም ነው።"} {"id": "22343", "contents": "(ይህ ስለ ብሔር ወይም ሕዝብ የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) ጎንጋን የኢትዮጵያ ብሔር ነው።"} {"id": "22349", "contents": "(ይህ ስለ ብሔር ወይም ሕዝብ የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) ጉምዝ የኢትዮጵያ ብሔር ነው።"} {"id": "22403", "contents": "(ይህ ስለ ብሔር ወይም ሕዝብ የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) ቃሉ የኢትዮጵያ ብሔር ነው።"} {"id": "22547", "contents": "የየም ብሔረሰብ ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲ ነው።"} {"id": "8153", "contents": "1 January 92 - 26 August 92 እ.ኤ.ኣ. = 84 ዓ.ም. 27 August 92 - 31 December 92 እ.ኤ.ኣ. = 85 ዓ.ም."} {"id": "22583", "contents": "ሑንጨ (Hibiscus) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ወገን ነው።"} {"id": "8165", "contents": "1 January 86 - 26 August 86 እ.ኤ.ኣ. = 78 ዓ.ም. 27 August 86 - 31 December 86 እ.ኤ.ኣ. = 79 ዓ.ም."} {"id": "22631", "contents": "ቀይ ሽንኩርት ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው። የሽንኩርት (Allium cepa) አይነት ነው። ተፈልቶ ቢጠጣ ኩላሊትን ያጠራል ያጥባል፡፡"} {"id": "8429", "contents": "ኅዳር ፲፱ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፸፱ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፪፻፹፯ ቀናት በ ዘመነ ዮሐንስ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፪፻፹፮ ቀናት ይቀራሉ። ፲፭፻፲፫ ዓ.ም. በፈርዲናንድ ማጄላን መሪነት የተቀናጁ ሦሥት የፖርቱጋል መርከቦች በደቡብ አሜሪካ ደቡባዊ ጫፍ የባሕር መስመር አልፈው ከአትላንቲክ ውቅያኖስ ወደ ሰላማዊ ውቅያኖስ በመሸጋገር የመጀመሪያዎቹ አውሮፓውያን ሆኑ። ፲፰፻፴፮ ዓ.ም. በሐዋይ ደሴቶች የነጻነት ዕለት ነው። የብሪታንያ እና የፈረንሳይ መንግሥታት የሐዋይን ደሴቶች ንጉዛት (ንጉሣዊ + ግዛት)ሉዐላዊነት አወቁ፣ አከበሩ። ፲፰፻፵፭ ዓ/ም - የደጅ አዝማች ካሣ (በኋላ ዓፄ ቴዎድሮስ)ሠራዊትና የጎጃሙ የደጅ አዝማች ጎሹ ተከታዮች ጉራምባ ላይ ተዋግተው ድሉ የደጅ አዝማች ካሣ ሆነ። ደጅ አዝማች ጎሹም በነፍጥ ተመተው ሞቱ። ፲፱፻፭ ዓ.ም. አልባኒያ ከኦቶማን ግዛትነት ነጻነቷን አወጀች። ፲፱፻፴፮ ዓ.ም. የአሜሪካው ፕሬዚደንት ፍራንክሊን ሩዝቬልት፣ የብሪታንያው ጠቅላይ ሚኒስቴር ዊንስተን ቸርቺል እና የሶቪዬት ሕብረት መሪ ጆሴፍ ስታሊን ኢራን ዋና ከተማ ቴህራን ላይ ተገናኝተው ከናዚ ጀርመን ጋር ለሚያካሂዱት ጦርነት የሕብረት ስልት አውጥተው፣ ተስማምተው ተለያዩ። ፲፱፻፶፩ ዓ.ም. ቅኝ ግዛቶች የነበሩት ቻድ፣ የኮንጎ ሪፑብሊክ እና ጋቦን በፈረንሳይ ቤተሰብ ስር እራሳቸውን ማስተዳደር ጀመሩ። ፲፱፻፶፫ ዓ.ም. ሞሪታንያ ከፈረንሳይ ቅኝ ግዛትነት ነጻነቷን ተቀዳጀች። ፲፱፻፷፯ ዓ/ም - ብርጋዴር ጄኔራል ተፈሪ ባንቲ የደርግ ሊቀ-መንበር ሆነው ተመረጡ። ፲፱፻፷፰ ዓ.ም. የፖርቱጋል ቅኝ ግዛት የነበረችው ምሥራቅ ጢሞር፣ ገዥዋ ስትተዋት የራሷን ነጻነት አወጀች። ከዘጠኝ ቀናት በኋላ ግን በኢንዶኔዚያ ሠራዊቶች ተወራ የኢንዶኔዚያ ሃያ ሰባተኛ አውራጃ ሆነች። ፲፱፻፹፫ ዓ.ም. በብሪታንያ “ኮንሰርቫቲቭ” የቀኝ ፖለቲካዊ ቡድን መሪ የነበረችው ማርጋሬት ታቸር ከመሪነቷ ካስወገዷት በኋላ የጠቅላይ ሚኒስቴርነቱን ስልጣን ለአገሪቷ ንግሥት ዳግማዊት ኤልሳቤጥ አስረከበች። ከአሥራ አምሥት ደቂቃ በኋላ ንግሥቲቱ አዲሱን የ”ኮንሰርቫቲቭ” ቡድን መሪ ጆን ሜጀርን አቅርባ፣ አዲስ አስተዳደር በጠቅላይ ሚኒስቴርነት እንዲመራ ሾመችው። መርስዔ ኀዘን ወልደ ቂርቆስ፤ ዕለታዊ የታሪክ ድርጊት - የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን የመጀመሪያው ፓትረያርክ (፲፱፻፶፩ ዓ/ም) (እንግሊዝኛ)"} {"id": "31157", "contents": "አሱል (ኮሪይኛ፦ 아술) በኮርያ ልማዳዊ አፈ ታሪክ በጥንታዊ ኮርያ (ጎጆሰን) የነገሠ ንጉሥ ወይም «ዳንጉን» ነበር። እርሱ ከዳንጉን ሰውሃን መንግሥት ቀጥሎ ገዛ። በጠቅላላ ለ35 ዓመታት (ምናልባት 1770-1735 ዓክልበ.) እንደ ነገሠ ይጻፋል። ከዚያ በኋላ ኖዕል ተከተለው። በ1903 ዓም. በኮሪይኛ የተዘጋጀው ዜና መዋዕል ኋንዳን ጎጊ ስለዚሁ አፈታሪካዊ ዘመን መረጃ ይሰጣል፤ ሆኖም በብዙ የኮርያ መምህሮች ዘንድ ይህ መጽሐፍ እንደ ትክክለኛ ታሪክ አይሆንም። አሱል ካደረጋቸው ሥራዎች መካከል ዋና ዋናዎቹ እንዲህ ናቸው፦ 1769 ዓክልበ. ግ. - «ዳንጉን (አሱል) እንዲህ በጎ ነብር፤ ጠልና ዝናብ በፋንዲያ አገር ይሆናል እያለ ወንጀል ያለባቸውን ሰዎች ላይ ምንም ቅጣት አልፈረደም ነበር። ስለዚህ ስለ ዳንጉኑ ምግባር ወንጀለኞቹ በግብረ ገብ ተሻሻሉ። ስለዚህ አስተዋይነትና ትምህርቶች በብሔሩ ሁሉ ከዳንጉን ተስፋፉ። በዚያ ቀን ሁለት ፀሐዮች እንደ ገቡ መሰለ፣ ተመልካቾችም ስንደ ሰፊ አጥር ይምሰሉ ዘንድ።» 1768 ዓክልበ ግ. - የቸውንሄ አገረ ገዥ ዉቻክ አመጸና ቤተ መንግሥቱን ተዋጋ፤ አሱል ወደ ሳንቹን ሸሽቶ አዲስ ቤተ መንግሥት በጉዋል ተራራ ደቡብ ግርጌ አሠራ። ዳንጉን አለቆቹን ዉጂ እና ዉዩል አመጹን እንዲጨምቁ አዘዘና ዉቻክን ገደሉት። ከ፫ ዓመታት በኋላ አሱል ወደ ፊተኛው ዋና ከተማ መመልስ ቻለ። 1735 ዓክልበ."} {"id": "23201", "contents": "ቤተ መስቀል ከቤተ ማርያም በስተሰሜን የሚገኝ ባለው ግድግዳ ውስጥ የሚገኝ ቤተ መቅደስ ነው። ቤእተ መስከቅል 11 ሜትር ከፍታ እና 34 ሜት ስፋት ያለው በአራት ምሦሶወች ረድፍ አማካኝነት የቆመ ህንጻ ነው። ቤተ መስቀል ቤተ ሚካኤል ቤተ ጎለጎታ ቤተ ማርያም ቤተ ደናግል ቤተ መድኃኔ ዓለም ቤተ አማኑኤል ቤተ መርቆሬዎስ ቤተ ገብርኤል ወሩፋኤል ቤተ አባ ሊባኖስ ቤተ ጊዮርጊስ"} {"id": "23255", "contents": "የሐበሻ ተረት በያዕቆብ ፋይትሎዊች የተደረሰ መጽሐፍ ሲሆን፣ በ1899 ዓ.ም. የአማርኛን ተረትና ምሳሌዎችና የፈረንሳይኛ ትርጉማቸውን በማብራራት የታተመ መጽሐፍ ነው። ሙሉው መጽሐፍ ከታች ቀርቧል።"} {"id": "27281", "contents": "ታጂክኛ (тоҷикӣ /ቶጂኪ/) በታጂኪስታን አካባቢ የሚነገር የፋርስኛ ቀበሌኛ ነው። በታጂኪስታን ውስጥ ይፋዊ ሁኔታ አለው። የተጻፈበት ጽሕፈት በይፋ እስከ 1920 ዓ.ም. ድረስ የአረብኛ ፊደል ሲሆን፣ ከ1920 እስከ 1931 ዓ.ም. ድረስ የላቲን አልፋቤት ይፋዊ ሆነ። በ1931 ዓ.ም. እስካሁንም ድረስ ደግሞ የቂርሎስ አልፋቤት ይፋዊ ሆነ። የታጂክኛ ውክፔዲያ አለ! (ይህ ቋንቋ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "9011", "contents": "1998 አመተ ምኅረት መስከረም 18 ቀን - በሶማሊላንድ የምክር ቤት ምርጫ ተደርጎ የኡዱብ ፓርቲ አሸነፈ። መስከረም 27 ቀን - የፓላው ዋና ከተማ ከኮሮር ወደ መለከዖክ ተዛወረ። ኅዳር 13 ቀን - በጀርመን ፌዴራላዊ ሪፑብሊክ፣ አንጌላ መርክል የአገሪቷ የመጀመሪያዋ ሴት ርዕሰ መንግሥት (Chancellor) በመሆን የመሀላ ስርዐት ፈጽመው ሥልጣን ተቀበሉ። ኅዳር 14 ቀን - የአፍሪቃ አኅጉር የመጀመሪያዋ ሴት ፕሬዚደንት ኤለን ጆንሰን ሰርሊፍ የላይቤሪያ መሪ ሆኑ። ኅዳር 21 ቀን - በካምፓላ ኡጋንዳ የተወለዱት ጆን ታከር ሙጋቢ ሴንታሙ ዘጠና ሰባተኛው የዮርክ ሊቀ ጳጳስ ሆኑ። በዚህ ቤተ ክርስቲያን ይሄንን ታላቅ ሥልጣን የተቀበሉት የመጀመሪያው ጥቁር ጳጳስ ናቸው። መጋቢት 17 ቀን - የምየንማ መንግሥት በያንጎን ፈንታ ኔፕዪዶ አዲሱ ዋና ከተማ መሆኑን አዋጀ። ግንቦት 26 ቀን - ሞንቴኔግሮ ከሰርቢያ ተለየ። ሐምሌ 30 ቀን - ኢትዮጵያ፦ የደጫቱ ወንዝ ጎርፍ ከ200 በላይ የሆኑ ስዎችን ሕይወት አጠፋ። ያልተወሰነ ቀን - ግንቦት - ሳይበር-ኢትዮጵያ እንደሚለው፥ የኢትዮጵያ መንግሥት በፖለቲካዊ ምክንያት ዋርካ (ድረገጽ) ስለአገደው በኢትዮጵያ ውስጥ ሊታይ አልተቻለም። መስከረም 30 ቀን - ሚልተን ኦቦቴ ጥቅምት 14 ቀን - ሮዛ ፖርክስ ነሐሴ 29 ቀን - ስቲቭ እርዊን - የአውስትራልያ ሥነ ሕይወት ሊቅ ታኅሣሥ 1 ቀን - ሪቻርድ ፕራየር - ጥቁር አሜሪካዊው የቀልድ ባላባት እና የፊልም ተዋናይ"} {"id": "31367", "contents": "ፊን ማክ ብላጣ በአይርላንድ አፈ ታሪክ ከ690 እስከ 670 ዓክልበ. ግድም ድረስ የአየርላንድ ከፍተኛ ነጉሥ ነበር። የአይርላንድ ታሪኮች እንዳሉት የፊን ዘመን ለ20 ወይም 22 ዓመታት ቆየ። የላውድ አቆጣጠሮች (1014 ዓም ተቀነባብሮ) እንዳለው 20 ነበር፣ እርሱንና የድሮ አቆጣጠር በመከተል፣ ይህ ከ690 እስከ 670 ዓክልበ. ድረስ ይሆናል። (በኋላ የታዩት ታሪኮች ግን ከዚያ በፊት ያደርጉታል።) (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "40919", "contents": "3 January በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) በዘመነ ማቴዎስ፣ በዘመነ ማርቆስና በዘመነ ሉቃስ ታኅሣሥ 25 ቀን ማለት ነው። በዘመነ ዮሐንስ ግን (ዘመነ ሉቃስ የሥግር ዓመት በመሆኑ) ታኅሣሥ 24 ቀን ላይ ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "30995", "contents": "ኒነጨር የግብጽ የቀድሞ ዘመነ መንግሥት ፈርዖን ነበረ። በ2ኛው ሥርወ መንግሥት ውስጥ ምናልባት 3029-3014 ዓክልበ. አካባቢ ነበር። ከፈርዖኑ ነብሬ ቀጥሎ እንደ ተከተለ ይታወቃል። የኒነጨር መቃብርና በርካታ ቅርሶች ተገኝተዋል። በዚሁም ዘመን የሐውልት አሠራር ስራ ገና አዲስ ነበረ፤ ስለዚህ የኒነጨርም መልክ መጀመርያው ከሐውልት የምናውቀው ነው። የጥንታዊ ዘመን ፈርዖኖች መዝገቦች ወይም 'ንጉሣዊ ዜና መዋዕል' በተለይ ከፍርስራሽ ክፍሎች ይታወቃል፤ «የፓሌርሞ ድንጋይ» የተባለው ትልቅ ክፍል ከኒነጨር ዘመን 15 ሳትኖች ያሳያል። እነዚህ ሳትኖች ከኒነጨር 3ኛ ከብት ቁጠራ እስከ 10ኛው ከብት ቁጠራ ያሳያሉ። እንደ ሌሎች ፈርዖኖች ብዙ የአረመኔ ሥነ ስርዓቶች እንዳካሄደ ያሳያል። ብዙ ሊቃውንት እንደሚገመቱ የከብት ቁጠራ በየ፪ አመት ተደረገና በድንጋዩ እያንዳንዱ ሳትን ፩ አመት ነው መስሎዋቸው ብለዋል። እንዲህ ከሆነ፣ ይህ ፍርስራሽ ክፍል ከኒነጨር 7ኛ እስከ 20ኛው ዘመነ መንግሥት ያሳያል ይላሉ። ሆኖም የሔሩ ተከታዮች (የፈርዖን ወገን) የአባይ ሸለቆ ከብት ለመቆጠር የወጡ በየአመቱ ከሆነ፣ በድንጋዩ አንዳንድ ሳትን ስድስት ወር ነውና ከኒነጨር 3ኛ እስከ 10ኛ አመት ያሳያል። ይህ ብቻ ሳይሆን አንዳንድ ሊቃውንት የኒነጨር ዘመን በሌላው ፍርስራሽ ክፍል «የካይሮ ድንጋይ» በተባለው ክፍል እንደሚቀጠል ያምናሉ። በጠቅላላ ኒነጨር 44 ያህል አመት እንደ ገዙ ይገምታሉ። ሆኖም በውነት በዚህ «ካይሮ ድንጋይ» ክፍል አንዳችም ሊነበብ አይቻልም። በሌላ ግመት የኒነጨር ዘመን በፓሌርሞ ድንጋይ ዓመታት 3-10 ያሳያልና እስከ ካይሮ ድንጋይ ክፍል አልዘረጋም፣ በጠቅላላ 15 ዓመት ያህል ገዛ የሚል ነው። ከ1500 ያህል አመት በኋላ በግብጽ አዲስ ዘመነ መንግሥት በተቀነባበሩት ፈርዖኖ ዝርዝሮች፣ የአቢዶስ ፈርዖኖች ዝርዝርና የቶሪኖ ፈርዖኖች ዝርዝር ሲሆኑ፣ ስሙን «ባ-ነጨር» ይሉታል። የቶሪኖ ዝርዝር ለ96 ዓመታት እንደ ገዛ ሲል ይህ አይታመነም። ከዚህም እንደገና 1000 ዓመታት ያህል በኋላ የማኔቶን ፈርዖኖች ዝርዝር «ቢኖጥሪስ» ይለዋል። ማኔቶን እንዳለን፣ ቢኖጥሪስ ለ47 ዓመት ገዝቶ በእርሱ ዘመን «ሴቶች የፈርዖን ማዕረግ ለማግኘት መብቱን ተቀበሉ።» ከኒነጨር በፊት ግን በ1ኛው ሥርወ መንግሥት ንግሥቶች መርኒትና ኒትሆተፕ ታውቀዋል። ከኒነጨር ቀጥሎ ማን እንደ ተከተለው ግልጽ አይደለም። በአንዳንድ አስተሳሰብ የዋጀነስ፣ ወነግ ወይም ሰነጅ መታወቂያ አንድላይ ነበርና ቢያንስ በደቡቡ ኒነጨርን ተከተለው። በስሜኑ ግን ነፈርካሬ እና ነፈርካሶካር በዚያን ጊዜ እንደ ገዙ ይመስላል። ለነዚህም ስሞች ሁሉ፣ ሰረኽ የተባለው ምልክት አልተገኘም፣ ነገር ግን አዲሱ ካርቱሽ የተባለው ንጉሣዊ ምልክት ከኒነጨር በኋላ ሊታይ ጀመረ። ከጦርነት ጊዜ በኋላ የደቂቀ ሴት ወገን በፈርዖን ፐሪብሰን እንደ ተነሣ ይታመናል።"} {"id": "32753", "contents": "እንሽላሊት የተሳቢ እንስሳት አይነት ናት። ከእባብ ክፍለመደብ ጋር ትገኛለች። በአለም ላይ 3፣800 አይነት የእንሽላሊቶች ዝርዮች ይገኛሉ። ከቀዝቃዛ አየር ንብረት ውጭ ባለው ማኛውም የአለማችን ክፍሎች ይገኛሉ። ቁመታቸውና መጠናቸውም በዚያው ልክ ብዙ አይነት ነው። ከጥንጧ፣ 10 ሳንቲ ሜትር ከምትለካው ጀምሮ እስከ 3 ሜትር የሚረዝመው ኮሞዶ ድራገን፣ በእንሽላሊት ስም ይታወቃሉ። እንሽላሊቶች ለማጥቃትም ሆነ እራሳቸውን ለመከላከል መርዝ ማመንጨትና መጠቀም ያውቃሉ። ^ Capula, Massimo; Behler 1989. Simon & Schuster's guide to reptiles and amphibians of the world. New York: Simon & Schuster. ISBN 0671690981."} {"id": "38783", "contents": "ፓዌ ወረዳ በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "47681", "contents": "ሲኪም በስሜን ምሥራቅ የምትገኝ የሕንድ ክፍላገር ናት። በ1967 ዓም በይፋ ወደ ሕንድ ተጨመረች፤ ከ1634 እስከ 1967 ዓም ድረስ በይፋ ነጻ ንጉዛት (የሲኪም መንግሥት) ነበረች።"} {"id": "44645", "contents": "ዳላስ አሜሪካ ውስጥ በቴክሳስ ግዛት የሚገኝ ከተማ ነው። 2 ሚሊዮን ያህል ሰዎች ይኖሩበታል።"} {"id": "47873", "contents": "ዳቪት ሕልበርት (ጀርመንኛ፦ David Hilbert 1854-1935 ዓም) የጀርመን ሒሳብ ተመራማሪ ነበሩ። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "46487", "contents": "ኡርዱ (اُردُو) (በአካባቢው የሚታወቀው እንደ ላሽካ (ላሽካሪ لشکری) ነው) በህንዳዊ-አውሮፓዊ ቋንቋዎች ቤተሰብ በተለይ በፓኪስታን አገር የሚገኝ ቋንቋ ነው። በሕንድ ከሚገኘው ከህንዲ ቋንቋ በድምጽ የማይለይ ሲሆን፣ የሚለያዩ በጽህፈት ነው። ኡርዱ የሚጻፈው በአረብኛ ጽሕፈት ሲሆን ህንዲ ግን በዴቫናጋሪ ጽሕፈት ይጻፋል። እንዲያውም ኡርዱና ህንዲ አንድ ቋንቋ «ሂንዱስታኒ» ናቸው። የሂንዱስታኒ ታሪክ በሷዴሽ ዝርዝር የኡርዱ ውክፔዲያ አለ!"} {"id": "48383", "contents": "በቋል ወይም ጨረባ (Hirundinidae) በአለም ዙሪያ የሚገኝ ሰፊ የአዕዋፍ አስተኔ ነው። 19 ወገኖችና 83 ዝርዮች አሉበት።"} {"id": "48425", "contents": "አሥራ አንድ በተራ አቆጣጠር ከአሥር የሚከተለው ቁጥር ነው። ምልክቱ ከግዕዝ እንደ ተወረሰ ፲፩ ነው፣ ይህም ከአሥር እና አንድ ምልክቶች ነው። በብዙ ልሳናት የሚገኘው ምልክት 11 ከሕንዳዊ ቁጥር ምልክቶች 1 (አንድ) ነው። ከዚያ አስቀድሞ በሮማውያን ቁጥር ምልክቶች የ«አሥራ አንድ» ምልክት «XI» ነበር።"} {"id": "48431", "contents": "ማኅበራዊ ሚዲያ ማለት ሰዎች በኢንተርኔት የሚገናኙበት ወይም የሚነጋገሩበት ድረ ገጽ ዘርፍ ነው። «ሚዲያ» ማለት ማኅደረ-መረጃ ወይም መረጃ ማሰራጫ ነው። በአሁኑ ሰዓት ከሁሉ ዝነኛ ዓለም አቀፍ ማኅበራዊ ድረገጾች እንደ ፌስቡክ፣ ትዊተር፣ ኢንስታግራም ወዘተ. ሲሆኑ ከዚህ በላይ በየቋንቋው ብዙ ሌሎች ድረገጾች ሊገኙ ይቻላል። ውክፔድያ ደግሞ በማንም ሕዝብ ሊጠቀም ስለሚችል በማኅበራዊ ሚዲያ ሊከተት ይችላል። ደግሞ ይዩ፦ የመረጃ ኅብረተሰብ"} {"id": "46553", "contents": "ጁነው (እንግሊዝኛ፦ Juneau) የአላስካ አሜሪካ ከተማ ነው። በ1873 ዓ.ም. ተመሠረተ።"} {"id": "38951", "contents": "ግራር ጃርሶ በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው። {{አቀማመጥ |align=center ግራር ጃርሶ በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "38957", "contents": "ጎማ (ወረዳ) በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "47213", "contents": "ሜጋ ማን ወይም ሮክማን (ጃፓንኛ: ロックマン በእንግሊዝኛ: Megaman ወይም Mega Man) ጌሞች ቴሌቪዥን"} {"id": "37673", "contents": "ዶንግ ሆይ አይሮፕላን ማረፊያ በዶንግ ሆይ ቬትናም የሚገኝ አውሮፕላን ማረፊያ ነው።"} {"id": "37691", "contents": "ታርዳሖስ (እስፓንኛ፦ Tardajos) የእስፓንያ ከተማ ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "4963", "contents": "1 January 1681 - 7 September 1681 እ.ኤ.ኣ. = 1673 ዓ.ም. 8 September 1681 - 31 December 1681 እ.ኤ.ኣ. = 1674 ዓ.ም."} {"id": "40523", "contents": "27 April በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም ሚያዝያ 19 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "47555", "contents": "ጆሽ ደመል (እንግሊዝኛ፦ Josh Duhamel 1964 ዓም - ) የአሜሪካ ፊልም ተዋናይ ነው። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "48941", "contents": "ቅደም ተከተል ማለት ምን ማለት ነው?(What is order?)>>>ቅደም ተከተል ማስታወስ ችሎታ ምንድን ነው?"} {"id": "48995", "contents": "ሙዜ ዶርሰይ (ፈረንሳይኛ ፦Musée d'Orsay) በፓሪስ፣ ፈረንሳይ የሚገኝ ስመ ጥሩ ሙዚየም ነው። ከ1978 ዓም ጀምሮ ሥፍራው ሙዚየም ሆኖዋል። በ1890 ዓም በተመሠረተ ባቡር ጣቢያ ሕንጻ ውስጥ ይቆማል።"} {"id": "3373", "contents": "ጋምቤላ (ከተማ) ጋምቤላ ሕዝቦች ክልል"} {"id": "5923", "contents": "1 January 1205 - 4 September 1205 እ.ኤ.ኣ. = 1197 ዓ.ም. 5 September 1205 - 31 December 1205 እ.ኤ.ኣ. = 1198 ዓ.ም."} {"id": "7717", "contents": "1 January 320 - 29 August 320 እ.ኤ.ኣ. = 312 ዓ.ም. 30 August 320 - 31 December 320 እ.ኤ.ኣ. = 313 ዓ.ም."} {"id": "7759", "contents": "1 January 299 - 29 August 299 እ.ኤ.ኣ. = 291 ዓ.ም. 30 August 299 - 31 December 299 እ.ኤ.ኣ. = 292 ዓ.ም."} {"id": "7825", "contents": "1 January 266 - 28 August 266 እ.ኤ.ኣ. = 258 ዓ.ም. 29 August 266 - 31 December 266 እ.ኤ.ኣ. = 259 ዓ.ም."} {"id": "7855", "contents": "1 January 251 - 29 August 251 እ.ኤ.ኣ. = 243 ዓ.ም. 30 August 251 - 31 December 251 እ.ኤ.ኣ. = 244 ዓ.ም."} {"id": "3787", "contents": "በልግራድ (Београд) የሰርቢያ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 1.63 ሚሊዮን ሰዎች ሆኖ ይገመታል። ከተማው 44°50′ ሰሜን ኬክሮስ እና 20°30′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል። ሥፍራው መጀመርያው የተሠፈረው 280 ዓክልበ. አካባቢ በኬልቲክ ነገድ ስኮርዲስኪ ሲሆን ስሙ ሲንጊዱን ተባለ። ወደ ሮሜ መንግሥት በተጨመረበት ወቅት ስሙም በርማይስጥ ሲንጊዱኑም ሆነ። ስሙ በልግራድ (ማለት «ነጭ ከተማ») መጀመርያ የተመዘገበ በ870 ዓ.ም. ጀምሮ ነው።"} {"id": "6769", "contents": "1 January 789 - 1 September 789 እ.ኤ.ኣ. = 781 ዓ.ም. 2 September 789 - 31 December 789 እ.ኤ.ኣ. = 782 ዓ.ም."} {"id": "50417", "contents": "የደጃዝማች ፤ (ደጅ አዝማች) ትርጉም - የሹመት ስም፤ በቀድሞው ጊዜ በራስና በፊታውራሪ መካከል ያለ የጦር አለቃ። ትርጓሜው ዋና ትልቅ አዝማች ማለት ነው፤ ጀና፡ ገ ይወራረሳሉና ደግ አዝማች እንዲል ትግሬ ። በሲቪል ማዕረግነቱ ደግሞ ከቢትዎደድ አንድ ደረጃ ዝቅ ያለ ነው። ^ አቢሲኒካ መዝገበ ቃላት"} {"id": "7921", "contents": "1 January 207 - 29 August 207 እ.ኤ.ኣ. = 199 ዓ.ም. 30 August 207 - 31 December 207 እ.ኤ.ኣ. = 200 ዓ.ም."} {"id": "7231", "contents": "1 January 560 - 30 August 560 እ.ኤ.ኣ. = 552 ዓ.ም. 31 August 560 - 31 December 560 እ.ኤ.ኣ. = 553 ዓ.ም."} {"id": "8149", "contents": "1 January 94 - 26 August 94 እ.ኤ.ኣ. = 86 ዓ.ም. 27 August 94 - 31 December 94 እ.ኤ.ኣ. = 87 ዓ.ም."} {"id": "8155", "contents": "1 January 91 - 27 August 91 እ.ኤ.ኣ. = 83 ዓ.ም. 28 August 91 - 31 December 91 እ.ኤ.ኣ. = 84 ዓ.ም."} {"id": "8179", "contents": "1 January 79 - 27 August 79 እ.ኤ.ኣ. = 71 ዓ.ም. 28 August 79 - 31 December 79 እ.ኤ.ኣ. = 72 ዓ.ም."} {"id": "8197", "contents": "1 January 70 - 26 August 70 እ.ኤ.ኣ. = 62 ዓ.ም. 27 August 70 - 31 December 70 እ.ኤ.ኣ. = 63 ዓ.ም."} {"id": "8203", "contents": "1 January 67 - 27 August 67 እ.ኤ.ኣ. = 59 ዓ.ም. 28 August 67 - 31 December 67 እ.ኤ.ኣ. = 60 ዓ.ም."} {"id": "11743", "contents": "ተስፋዬ ዲንቃ የኢትዮጵያ ፖለቲካ ሰው ነበሩ። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "51191", "contents": "የፓይታጎረስ እርጉጥ የምንለው ታላቁ ፈላስፋ ፓይታጎረስ (Pythagores) የፃፋቸው 3ቱ ህጎች ናቸው። ህጎቹ የሚሰሩት በ90 ዲግሪ ጎነ-ሶስቶች ላይ ነው። 1.የነው አይደለም ህግ ይህ ህግ ጎነ-ሶስቱ 90 ዲግሪ ነው ወይስ አይደለም የሚለውን የምናረጋግጥበት ነው። ምሳሌ:- አንድ ጎነ ሶስት ሀ፣ለ እና መ የሚባሉ ነጥቦች ቢኖሩትና ሀለ = 9ሳ.ሜ ለመ = 12ሳ.ሜ ሀመ = 15ሳ.ሜ (15x15)=(9x9)+(12x12) 225=81+144 225=225 2.የፓይታጎረስ ስሉስ ማለት የ3 ቁጥሮች ስብስብ ነው። ለማንኛውም ሙሉ ቁጥር ነ ቁጥሮቹ 2xነ፣(ነxነ)-1፣(ነxነ)+1 ምሳሌ:- 5 ቢሆን 10፣24፣26 3.ያልተገለፀ ልኬት የርዝመስመርን ርዝመት ለማወቅ ነው። ምሳሌ:-የአንድ ቀጤ ጎነ 3 እግሮች 8 ሳ.ሜ. እና 15 ሳ.ሜ. ቢረዝሙ ርዝመስመሩ ስንት ነው። (ርxር)=(8x8)+(15x15) =64+225 =289 =ራዲካል289 =17"} {"id": "51209", "contents": ""} {"id": "13837", "contents": "ዮሐንስ የሚለው ስም ልዩ ልዩ ትርጉሞች አሉት። መጥምቁ ዮሐንስ - በወንጌላት እንደ ተገለጸ በኢየሱስ ወቅት የሰበከ ቅዱስ ዮሐንስ - የኢየሱስ ተከታይ፣ ሐዋርያው የዮሐንስ ወንጌል - ሐዋርያው የጻፉት ወንጌል በአዲስ ኪዳን ዘመነ ዮሐንስ - በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር ዓመታት ሁሉ በአራት መደባት ይዞራሉ፤ እነሱም ስለ ሐዋርያት ስሞች ዘመነ ማቴዎስ፣ ማርቆስ፣ ሉቃስ (ተጨማሪ የጳጉሜ ቀን የሚቀበለው) እና ዮሐንስ ይባላሉ። ዮሐንስ ዘፍጥሞ - በአዲስ ኪዳን የዮሐንስ ራዕይ ጸሐፊ ቀዳማዊ ዓፄ ዮሐንስ - የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት አፄ ዮሐንስ ፬ኛ - የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት ዮሓንስ ጎዳና - የኢትዮጵያ ጸሐፊ ዮሐንስ (ስም) - ሌሎች ዮሐንስ የሚባሉ ሰዎች ዮሐን ማርቲን ሽላየር (1831-1912 እ.ኤ.አ.) - የጀርመን ቄስና የቮላፒውክ ቋንቋ ፈጣሪ"} {"id": "51263", "contents": "ባቲ በኢትዮጵያ ውስጥ ከትዝታ ቀጥሎ በብዛት ጥቅም ላይ ውሏል። ባቲ እንደ ትዝታ፣አንቺ ሆዬናአምባሰል ፔንታቶኒክ ነው። ^ [1]\"ኢያን ሪንግ ገፀድር\""} {"id": "12727", "contents": "ጫማ ወንዝ ወይም Río Chama የሚሉት በቬኔዝዌላ የሜሪዳ ግዛት ከሚገኙ ታላላቅ ወንዞች አንዱ ነው።"} {"id": "14173", "contents": "ሀሜትና ጅራት በስተኋላ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሀሜትና ጅራት በስተኋላ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው። - ፊት ለፊት የሚያማ የለም። በሁዋላ የሚታማው ሰው ወይም ቡድን ዘወር ሲል/ሉ ነው ሃሜት የሚጀምረው።"} {"id": "14221", "contents": "ሀብታም ለሀብታም ይጠቃቀሱ ድሀ ለድሀ ይለቃቀሱ የአማርኛ ምሳሌ ነው። -"} {"id": "12985", "contents": "ክትፎ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚሰራ የምግብ አይነት ሲሆን፣ የሚሰራውም ከበሬ ስጋ ነው። የምያስፈልጉ ነገሮች፤ ቅቤ፣ በደቃቁ የተከተፈ የበሬ ስጋ፣ ሚጥሚጣ፣ ኮረሪማ እና ጎድዱዋ ሳህን ቅቤውን ማቅለጥ ከዝያም ስጋውን፡ ሚጥሚጣውን እና ኮረሪማውን በሳህን ውስጥ ካደረጉ በዋላ ስጋውን ጨምሮ መለወስ ያስፈልጋል። http://www.answers.com/topic/kitfo"} {"id": "14317", "contents": "ሁለት ጊዜ ነው የዶሮ ልደት አንዱ በእንቁላል አንዱ በጫጩት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሁለት ጊዜ ነው የዶሮ ልደት አንዱ በእንቁላል አንዱ በጫጩት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዶሮ እንቁላሉን ስትጥል እና እንቁላሉ ሲፈለፈል ሁለት ጊዜ ትወለዳለች። ይህ ተረትና ምሳሌ ምናልባትም ከቤ/ክርስቲያን ውይይት የመነጨ ሳይሆን አይቀርም።"} {"id": "15529", "contents": "ሰኔን በዘራዘር ሃምሌን በጎመን ዘር የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "15571", "contents": "ሲሾም ያልበላ ሲሻር ይቆጨዋል የአማርኛ ምሳሌ ነው። በሹመት ጊዜ ጥቅምን ማግበስበስ የሚመክር ግን በአሁኑ ዘመን ይህ አይነት አስተሳሰብ ጉቦኝነትና የሞራል መላሸቅን እንደሚያመጣ ስለታወቀ በርግጥም ኋላ ቀር ተረትና ምሳሌ ነው።"} {"id": "15589", "contents": "ሳይከካ ተቦካ የአማርኛ ምሳሌ ነው። በትክክል ያልተሰራ። ሆይ ሆይ ተብሎ በስነስርዓት ሳይሆን ለግብር ይውጣ የተሰራ ስራ።"} {"id": "19717", "contents": "ማርሴ (ፈረንሣይኛ: Marseille) የፈረንሣይ ታላቅ ከተማ ሲሆን፣ 852,395 ያህል በሚጠጋ የሕዝብ ቁጥር ከዋና ከተማዋ ፓሪስ ቀጥሎ ሁለተኛዋ ትልቅ ከተማ ነው። ይህ ከተማ 27°28′ ደቡብ ኬክሮስ እና 153°02′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ይገኛል። የፈረንሣይ ከተሞች ዝርዝር"} {"id": "19969", "contents": "^ Kitchin, Thomas, Kitchin's General Atlas, describing the Whole Universe: being a complete collection of the most approved maps extant; corrected with the greatest care, and augmented from the last edition of D'Anville and Robert with many improvements by other eminent geographers, engraved on Sixty-Two plates, comprising Thirty Seven maps., Laurie & Whittle, London, 1797."} {"id": "20005", "contents": "*ግምጃ ቤት ማርያም *ፋሲል መዋኛ *ፋሲል ቤተክርስቲያን *ድልድይ *ቋል (ጋብቻ)ቤት *እልፍኝ ጊዮርጊስ *አጣጣሚ ሚካኤል *የፈረሰኞች አለቃ ቤት *ራስ ግምብ ምንትዋብ ግምብ* በካፋ ግምብ * *ፈረስ ቤት ፋሲል ግምብ* አዋጅ መንገሪያ* ክረምት ቤት* *ዳዊት ፫ ዙፋን ቤት *አምበሶች ቤት *ዮሐንስ ጽሕፈት ቤት *ዮሐንስ ቤተመጻሕፍት *አዋጅ ነጋሪ *ጃን ተከል ዋርካ *ትንሹ የፋሲል ግምብ ታላቁ እያሱ (ኮርቻ)ግምብ * *ሰሜን አደባባይ ተክለ ሃይማኖት በካፋ ግምብ ፋሲል ግቢ ውስጥ የሚገኝ በአጼ በካፋ የታነጸ ግምብ ነው።"} {"id": "21043", "contents": "የመነነ ከዱር የሞተ ከመቃብር የአማርኛ ምሳሌ ነው። የመነነ ከዱር የሞተ ከመቃብር የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21079", "contents": "የሚሰራ ምንም አያወራ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሚሰራ ምንም አያወራ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21085", "contents": "የሚስት መናኝ የእናት አገር ለማኝ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሚስት መናኝ የእናት አገር ለማኝ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20281", "contents": "እናት የሌለው ተጓዳጅ እርሻ የሌለው ጠላ ወዳጅ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20287", "contents": "እኔ ሙቼ እኔው ቄስ ጠርቼ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "16543", "contents": "ቀን ሲገለበጥ ውሀ ወደ ላይ ይፈሳል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ጊዜ የሰጠው ቅል ድንጋይ ይሰብራል"} {"id": "17887", "contents": "የካቲት ፮፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻፶፮ ኛው ዕለት ሲሆን፤ የበጋ ወቅት ፵፩ ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፪፻፲ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፪፻፱ ቀናት ይቀራሉ። ፲፭፻፶፭ ዓ/ም - የ ፲፪ ዓመቱ ልጅ ማር (ጌታ) ሠርፀ ድንግል፣ አባታቸው አጼ ሚናስ ሲሞቱ በስመ መንግሥት መለክ ሰገድ ተብለው ነገሡ። አጼ ሠርፀ ድንግል የመንግሥት ሥራቸውን የሚሠሩት በእናታቸው በእቴጌ አድማስ ሰገድ ሥሉስ ኃይላ አማካይነት ነበር። ፲፭፻፶፭ ዓ/ም ኢትዮጵያን ከአራት ዓመታት በንጉሥነት የመሯት አፄ ሚናስ (ስመ መንግሥት፣ ቀዳማዊ አድማስ ሰገድ) በዕለተ እሑድ አረፉ፡፡ አጼ ሚናስ የአጼ ገላውዴዎስ ወንድምና የአጼ ልብነ ድንግል ልጅ ነበሩ። ፲፱፻፶፫ ዓ/ም የቀድሞዋ ኮንጎ ሊዮፖልድቪል (የአሁኗ የኮንጎ ሪፑብሊክ) የመጀመሪያው ጠቅላይ ሚኒስትር ፓትሪስ ሉሙምባ መገደላቸው ይፋ ተደረገ። መርስዔ ኀዘን ወልድ ቂርቆስ፤ ዕለታዊ የታሪክ ድርጊት “የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን የመጀመሪያው ፓትረያርክ” (፲፱፻፶፩ ዓ/ም)፣ (እንግሊዝኛ)http://news.bbc.co.uk/onthisday/hi/dates/stories/february/13/newsid_2541000/2541053.stm"} {"id": "20491", "contents": "እዚያው ሞላ እዚያው ፈላ የአማርኛ ምሳሌ ነው። እዚያው ሞላ እዚያው ፈላ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "19309", "contents": "የኤሌክትሪክ ዑደት ማለቱ የኤሌክትሪክ አባላት እርስ በርስ ግንኙነት ነው። የኤሌክትሪክ አባላት (የኤሌክትሪክ መሰረታዊ ክፍሎች) ኤሌክትሪክ ተቃዋሚን፣ ኤሌክትሪክ ቃቤን፣ ኤሌክትሪክ አቃቤን፣ ቮልቴጅ ምንጭን፣ ኤሌክትሪክ ጅረት ምንጭን ማብሪያ ማጥፊያንና ሽቦን ይጠቀልላል። በኤሌክትሪክ መረብና በኤሌክትሪክ ዑደት ያለው ልዩነት የኤሌክትሪክ ዑደት ሽቦወች የተዘጋ መንገድ ሲሰሩ የኤሌክትሪክ መረብ ግን ክፍት ሊሆን ይችላል። በሌላ አነጋገር በኤሌክትሪክ ዑደት ውስጥ የሚፈጠር የኤሌክትሪክ ጅረት ክብ ሰርቶ ይመላለሳል እንጂ ወጥቶ የሚጠፋበት ክፍተት አያገኝም። ከቮልቴጅ ወይንም ጅረት ምንጮች፣ ከጉልት የኤሌክትሪክ አባላት (ፓሲቭ ኤለመንትስ - ምሳሌ ተቃዋሚ፣ አቃቤና ቃቤ)፣ ከቀጥተኛ የተበተኑ አባላት (የኤሌክትሪክ ማስተላለፊያ ሽቦ) የተሰሩ ማናቸውም የኤሌክትሪክ መረቦች በአልጀብራና ሽግግር (ላፕላስ ሽግግር፣ ፎሪየር ሽግግር ወዘት...) መንገዶች ሙሉ በሙሉ ተተንትነው በቀጥተኛ ጅረት (ዲሬክት ከረንት)፣ በአመንቺ ጅረት (ኦልተርኔቲንግ ከረንት)ናቅጽበታዊ ባህርይ የሚያሳዩትን ጸባይ ማስላት ይቻላል። ተነሳሽ የኤሌክትሪክ አባላትን (አክቲቭ ኢለመንትስ) ያቀፉ የኤሌክትሪክ ዑደቶች ባንጻሩ ኤሌክትሮኒክ ዑደት ሲሰኙ፣ ትንታኔያቸው ጉልት የኤሌክትሪክ አባላት (ፓሲቭ ኮምፖኔንትስ)ን ብቻ ከያዘ መረብ ይወሳሰባል። ለዚህ ምክንያቱ ቀጥተኛ (ሊኒያር) ስላልሆኑና በቀላሉ የአልጀብራና የሽግግር መንገዶችን በኒህ ላይ መተግብር ስለማይቻል ነው። ማናቸውንም የኤሌክትሪክ ዑደት ትልም"} {"id": "19405", "contents": "ጻማይኛ በኢትዮጵያ የሚነገር ኩሺቲክ ተብሎ በሚታወቀው የቋንቋ መደብ የአፍሮ-እስያ ቤተሰብ የሚካለል ቋንቋ ነው።"} {"id": "2413", "contents": ""} {"id": "45193", "contents": "በንጋልኛ (በንጋልኛ፦ «ባንግላ») በባንግላዴሽና ከባንግላዴሽ አጠገብ በሕንድ አገር ክፍሎች የሚነገር ሕንዳዊ-አውሮፓዊ ቋንቋ ነው። (ይህ ቋንቋ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) ዋናውን ምናሌ ይክፈቱ ዊኪፔዲያ ይፈልጉ ቤንጋሊ ቋንቋ በደቡብ እስያ ውስጥ የቤንጋሊ ብሄረሰብ ቋንቋ ቋንቋ ፒዲኤፍ ያውርዱ ትኩረት ይስጡ ያርትዑ ለተለያዩ መጣጥፎች በ ‹እስልምና› ስሞች ላይ ‹እስልምናን› (Disambiguation) ይመልከቱ ፡፡ ቤንጋሊኛ ቋንቋ (ኢስላም ፣ ኢስላም ፣ ወይም ቤንጋሊ ስሞችም በመባልም ይታወቃል) በደቡብ እስያ ውስጥ የቤንጋሊ ብሄራዊ ቋንቋ ተናጋሪ እና የጽሑፍ ቋንቋ የኢንዶ-አርያን ቋንቋ ነው። ቤንጋሊ በኢንዶ-አውሮፓውያን ቋንቋ ቤተሰብ ውስጥ አራተኛው ትልቁ የቋንቋ ቤተሰብ ሲሆን በአፍሪካ ከሚኖሩት ተናጋሪዎች ብዛት አንጻር ሲታይ በዓለም ትልቁ ስድስተኛው ነው ፡፡ ቤንጋሊ ብቸኛ የግዛት ቋንቋ እና ኦፊሴላዊ ቋንቋ የባንግላዴሽ ሉዓላዊ-ብሔራዊ ቋንቋ-የምእራብ ቋንቋ እና የምእራብ ቤልጋልጋል ፣ ትሪፓራ እና አሳም ኦፊሴላዊ ቋንቋ ነው። ቤንጋሊ ቤንጋል ውስጥ ቤይጋል ውስጥ የአንድአናማ ደሴቶች ዋና ተናጋሪ ቋንቋ ነው። በተጨማሪም በሕንድ የጃርካንድንድ ፣ በባት ፣ መሃሊያ ፣ ሚዙራም እና ኦሪስሳ ውስጥ በሕንድ ግዛቶች ውስጥ የቤንጋሊ ቋንቋ ተናጋሪ የሆኑ ብዙ ሰዎች አሉ ፡፡ ቤንጋሊ ከህንድኛ በኋላ በሕንድ ውስጥ ሁለተኛው በጣም የሚነገር ቋንቋ ነው [12] [13]"} {"id": "48409", "contents": "ስሜን ዋልታ ማለት የመሬት እንዝርት የምትዞርበት ከሁሉም ስሜን የሆነው ያው ነጥብ ነው። በአርክቲክ ውቅያኖስ መሃል ይገኛል። ለዚህም ቅርብ የሆነው መግነጢሳዊ ስሜን ዋልታ ሌላ ነጥብ ነው። ይህ ጠድከል ምንጊዜም የሚያጠቆም፣ ቀስ በቀስ ተዘዋዋሪ የሆነ ሥፍራ ነው። በተጨማሪ ሦስተኛ ምድረ መግነጢሳዊ ስሜን ዋልታ ደግሞ አለ።"} {"id": "48469", "contents": "በጥንታዊ ቻይና ከአፈታሪካዊ ዘመን ነገሥታት ጀምሮ (ምናልባት 2350 ዓክልበ.) በቤተመንግሥታቸው ቸንግ ጁ የተባለ ተቋም እንደ መሠረቱ ይባላል፤ ይህም በልዩ ልዩ ዋና ከተሞችና በልዩ ልዩ ስሞች እስከ 229 ዓክልበ. ድረስ ቆየ። ያስተማሩት ጥናቶች ቀስትን ማስፍንጠር፣ ሠረገላን መንዳት፣ ሙዚቃ፣ ጽሕፈት፣ ሥነ ቁጥር፣ ሥነ ፈለክ ጠቀለሉ። እንዲሁም በአውሮፓ አፈ ታሪክ የኬልቲካ (የአሁን ፈረንሳይ) ነገሥታት ከ2200 ዓክልበ. ግድም ከፍተኛ ተቋማት ለድሩዊዶች እንደ ነበሯቸው ተጽፏል። ለነዚህ ግን ምንም ማስረጃ ቅርስ አልተገኘም። በተጨማሪ ከጥንታዊ ግብጽ ዘመን (3000 ዓክልበ. ያህል) ጀምሮና በብዙ ጥንታዊ አገራት፣ በቤተ መንግሥታቸው ወይም በቤተ መቅደሳቸው ዙሪያ የመጻሕፍት ቤትና ጽሕፈትን ወዘተ. የተማሩ መምህሮች ነበሩዋቸው። ለምሳሌ፣ የአይሁድና መጻሕፍት በንጉሥ ሰሎሞን ቤተ መጻሕፍት ውስጥ በኢየሩሳሌም ቤተ መቅደስ አጠገብ ተገኙ። ከ1200 ዓም አስቀድሞ የተመሠረቱት ዋና ታዋቂ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት እነዚህ ናቸው፦ ታክሲላ - በአሁኑ ፓኪስታን፤ ምናልባት ከ600 ዓክልበ. እስከ 460 ዓም ያህል ቆየ። (የቡዲስም ተቋም) የፕላቶ አካዳሚ - በአቴና፣ ግሪክ አገር በፕላቶ ተመሠረተ። ከ395 እስከ 94 ዓክልበ. እና እንደገና ከ402-521 ዓም ቆየ። ፔሪፓቶስ - በአቴና፣ ግሪክ በአሪስጣጣሊስ ተመሠረተ። ከ343 እስከ 94 ዓክልበ. ቆየ። ሙሴዎን - በእስክንድርያ ግብጽ፤ ከ300 ዓክልበ."} {"id": "49453", "contents": "እ/ር ስመኘው በቀለ (1957 - 2010 አ.ም) የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ፕሮጀክት ኢንጂነር በመሆን ያገለገለ የኢትዮጵያ መሐንዲስ ነበር. እ.ኤ.አ. በጁላይ 26 ቀን 2018 እ.ኤ.አ. በአዲስ አበባ መስቀል አደባባይ በመኪናው ውስጥ ሕይወቱ አልፎ ተግኝቷል። እ/ር ስመኘው በቀለ በጎንደር ዞን ማክሰኝት ከተማ፣ በ1957 አ.ም ተወለዱ። ^ \"Ethiopian engineer of controversial renaissance dam found dead\". Al Jazeera English. 26 July 2018. https://www.aljazeera.com/news/2018/07/ethiopian-engineer-controversial-renaissance-dam-dead-180726151150589.html በ26 July 2018 የተቃኘ."} {"id": "49459", "contents": "ካርቱም ዩኒቨርሲቲ (ዓረብኛ: جامعة الخرطوم) በሱዳን የመንግስት ዩኒቨርሲቲ ነው. ሕክምና ስነ-ጥበብ ሕግ ሳይንስ ነርሲንግ ፋርማሲ የጥርስ ሕክምና መሀንዲስነት ሥነ ሕንጻ ትምህርተ ሂሳብ አስተዳደር ሥነ ንዋይ እና ማህበራዊ ሳይንሶች ትምህርት የርሻ ተግባር ደኖች የእንስሳት ሳይንስ የእንስሳት ህክምና የሕክምና የላቦራቶሪ ኦፊሴላዊ ድር ጣቢያ (አረብኛ) (እንግሊዝኛ)"} {"id": "38701", "contents": "ወገራ (ወረዳ) በአማራ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "49621", "contents": "ነጥሮን በጥንት እንደ ሳሙና የጠቀመ ማዕድን ነው። የአምቦ አመድ ጨው አይነት ሲሆን ውሃ አዘል ሶዲየም ከሰላ ነው። ነጥሮን በጥንት በተለይ በጥንታዊ ግብፅ ከደረቁት ሐይቆች ወለል ይወሰድ ነበር። ለልብስና ሰውነት ሳሙና ጥቅም ከዘይት ጋር ይቀላቀል ነበር። ከዚህ በላይ ለአፍ ማጠቢያ፣ ለፀረ-ሕዋስ መድኃኒት፣ አሣን ወይም ሥጋን ለመጠበቅ፣ ጠፍርን በመፋቅ፣ እንዲሁም ግብጻውያን ሬሳ እንዳይፈርስ ሲጠብቁ በተጠቀሙት መድኃኒት ውስጥ ነጥሮን ይጨመር ነበር። በሸክላም ሆነ በብርጭቆ ውስጥ ሲጨመር ደግሞ ሰማያዊ ቀለም ለመስጠት ነበር። ቃሉ ነጥሮን፣ በዓረብኛ /ናጥሩን/፣ በግሪክኛም /ኒትሮን/፣ በአካድኛ /ኒትሩ/፣ በአራማይክ /ኒጥራ/፣ በዕብራይስጥ /ኔቴር/፣ በግብጽኛ /ነጨሪት/ ሆነ። «ነጨሪት» በግብጽኛ ደግሞ «የተነጠረ፤ የአምላክ» ማለት ሲሆን ከ /ነጨር/ ወይም «አምላክ» ነው። በአማርኛና ግዕዝ ቃሉ «ንጥር» በጥንተ ንጥር፣ እድገንጥር እና ንጥር ቅቤ ደግሞ ከዚህ ጽንሰ ሐሣብ ጋር ይዛመዳል።"} {"id": "49657", "contents": ""} {"id": "4605", "contents": "1 January 1859 - 10 September 1859 እ.ኤ.ኣ. = 1851 ዓ.ም. 11 September 1859 - 31 December 1859 እ.ኤ.ኣ. = 1852 ዓ.ም."} {"id": "46525", "contents": "ኮለምበስ (እንግሊዝኛ፦Columbus) የኦሃዮ አሜሪካ ከተማ ነው። በ1804 ዓ.ም. ተመሠረተ።"} {"id": "4821", "contents": "1 January 1752 - 8 September 1752 እ.ኤ.ኣ. = 1744 ዓ.ም. 9 September 1752 - 31 December 1752 እ.ኤ.ኣ. = 1745 ዓ.ም."} {"id": "47035", "contents": "ኢንማ ኩዐስታ (Inma Cuesta) የእስፓንያ ተዋናይ ነች። ቡድን 7 (2012) ኮብሊክ (2016)"} {"id": "47059", "contents": "ክሴኒያ ራፖፖርት (መስኮብኛ፦ Ксения Раппопорт) የሩሲያ ተዋናይ ነች። አና ካሬኒና (1997) ኖርዌይ (2015)"} {"id": "5091", "contents": "1 January 1617 - 7 September 1617 እ.ኤ.ኣ. = 1609 ዓ.ም. 8 September 1617 - 31 December 1617 እ.ኤ.ኣ. = 1610 ዓ.ም."} {"id": "39199", "contents": "ዶሚኒካን ሪፐብሊክ በካሪቢያን ባሕር ውስጥ ሂስፓንዮላ በተባለ ደሴት ላይ የሚገኝ አገር ነው። ዋን ከተማው ሳንቶ ዶሚንጎ ሲሆን መደበኛ ቋንቋ እስፓንኛ ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "7245", "contents": "1 January 553 - 30 August 553 እ.ኤ.ኣ. = 545 ዓ.ም. 31 August 553 - 31 December 553 እ.ኤ.ኣ. = 546 ዓ.ም."} {"id": "7251", "contents": "1 January 550 - 30 August 550 እ.ኤ.ኣ. = 542 ዓ.ም. 31 August 550 - 31 December 550 እ.ኤ.ኣ. = 543 ዓ.ም."} {"id": "7257", "contents": "ኢሎካኖኛ (Ilocano) በተለይ በፊልፒንስ ሉዞን ደሴት የሚነገር ቋንቋ ነው። የኢሎካኖ ብሔር ኗሪ ቋንቋ ነው። ስፓንያውያን ከደረሱ በፊት ቋንቋው የራሱን አቡጊዳ ነበረው። ዛሬ ግን የሚጻፍበት በላቲን ጽሕፈት ነው። ከተለመዱት 26 ፊደላት ጭምር (Ñ ñ - ኝ) እና (NG ng - ጝ) ከ (N n) ቀጥለው ተሳክተው እንደ ሁለት ተጨማሪ ፊደላት ይቆጠራሉ፤ በጠቅላላ የኢሎካንኛ ፊደል 28 ፊደላት ይቆጥራል። አንዳንድ ቃላት ከእስፓንኛ፣ እንግሊዝኛ፣ አረብኛ፣ ሳንስክሪትና ቻይንኛ ተበድረዋል። አዎ - ወን አይደለም - ሳን እንደምን ነህ? - ኩሙስታ ካ? መልካም ቀን - ናይምባግ ንጋ አልዳው መልካም ጥዋት - ናይምባግ አ ቢጋት መልካም ማታ - ናይምባግ ኢ ራቢይ ስምዎ ማነው? - አኒያት ናጋንሞ? ሽንት ቤት የት አለ? - አያና ቲ ባኒዮ? እወድሃለሁ - አይ-አያተንካ ወይም ኢፓትፓተግካ ይቅርታ - ፓካዋን Amami, nga addaka sadi langit, አማሚ፣ ንጋ አዳካ ሳዲ ላንጊት፣ Madaydayaw koma ti Naganmo. ማዳይዳያው ኮማ ቲ ናጋንሞ። Umay koma ti pagariam. ኡማይ ኮማ ቲ ፓጋሪያም። Maaramid koma ti pagayatam ማራሚድ ኮማ ቲ ፓጋታያም Kas sadi langit kasta met ditoy daga. ካስ ሳዲ ላንጊት ካስታ መት ዲቶይ ዳጋ። Itedmo kadakam ita ti taraonmi iti inaldaw."} {"id": "15519", "contents": "ሰርገኛ መጣ በርበሬ ቀንጥሱ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ቀሰስተኛ የሆንን ስራ መግለጫ። በጊዜው ያልተሰራ ነገር ግን ዘግይቶ በመጨረሻ ደቂቃ የተሰራን ስራ የሚያስተውል።"} {"id": "6477", "contents": "1 January 932 - 2 September 932 እ.ኤ.ኣ. = 924 ዓ.ም. 3 September 932 - 31 December 932 እ.ኤ.ኣ. = 925 ዓ.ም."} {"id": "15549", "contents": "ሰው አለወንዙ ብዙ ነው መዘዙ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "5457", "contents": "1 January 1437 - 6 September 1437 እ.ኤ.ኣ. = 1429 ዓ.ም. 7 September 1437 - 31 December 1437 እ.ኤ.ኣ. = 1430 ዓ.ም."} {"id": "6723", "contents": "1 January 812 - 1 September 812 እ.ኤ.ኣ. = 804 ዓ.ም. 2 September 812 - 31 December 812 እ.ኤ.ኣ. = 805 ዓ.ም."} {"id": "6747", "contents": "1 January 800 - 1 September 800 እ.ኤ.ኣ. = 792 ዓ.ም. 2 September 800 - 31 December 800 እ.ኤ.ኣ. = 793 ዓ.ም."} {"id": "6771", "contents": "1 January 788 - 1 September 788 እ.ኤ.ኣ. = 780 ዓ.ም. 2 September 788 - 31 December 788 እ.ኤ.ኣ. = 781 ዓ.ም."} {"id": "7953", "contents": "1 January 191 - 28 August 191 እ.ኤ.ኣ. = 183 ዓ.ም. 29 August 191 - 31 December 191 እ.ኤ.ኣ. = 184 ዓ.ም."} {"id": "3711", "contents": "ስኮፕዬ (መቄዶንኛ፦ Скопје) የመቄዶንያ ሬፑብሊክ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 587,300 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 452,500 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 42°0′ ሰሜን ኬክሮስ እና 21°26′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል። ሥፍራው ከ156 ዓክልበ. ጀምሮ በሮሜ መንግሥት ሥር ሲሆን ስሙ ስኩፒ ተባለ።"} {"id": "14787", "contents": "ለሙት የለው መብት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ለሙት የለው መብት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ለሙት የለው መብት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ላለፈ ለማይመለስ መሟገት ፋይዳ የለውም። ምንጭ፦ አዲሱ የምሳሌያዊ አነጋገሮች መጽሐፍ፣ ገጽ ፲፰"} {"id": "14895", "contents": "ለቀንዳም በሬ ቤት አትከልክለው ቀንዱ ይከልክለው የአማርኛ ምሳሌ ነው። መልፋት እማያስፈልግበት ቦታ ላይ አትልፋ ይመስላል አባባሉ።"} {"id": "16191", "contents": "ግማሽ ኪሎ ግራም ቤት የተዘጋጀ ወይም ታሽጐ የሚሸጥ ላዛኛ 5 ትልልቅ እንቁላል 5 መካከለኛ ጭልፋ ቦሎኔዝ ሶስ 8 የሾርባ ማንኪያ (200 ግራም) የገበታ ቅቤ 5 መካከለኛ ጭልፋ ቢሻሜል ሶስ 1 የሾርባ ማንኪያ ዘይት 1 የሻይ ማንኪያ ጨው 2 መካከለኛ ጭልፋ (200 ግራም) የተፈጨ ቺዝ 1. ጨው፣ ዘይትና በርከት ያለ ውሃ አፍልቶ ላዛኛውን እየዘረጉ መጨመር፣ 2. ለአምስት ደቂቃ ካበሰሉ በኋላ እንዳይሰባበር ወይም እንዳይቦካ በጥንቃቄ አውጥቶ ቀዝቃዛ ውሃ ያለበት ሰፋ ያለ ዕቃ ውስጥ መጨመር፣ 3. እንዳይሰባበር ተጠንቅቆ አውጥቶ በንፁህ አቡጀዲ ላይ አድርጐ ጫን፣ ጫን እያደረጉ መጠጥ እንዲል ማድረግ፤ 4. የዳቦ መጋገሪያ ትሪ ላይ ሁለት የሾርባ ማንኪያ ቅቤ መቀባት፤ 5. ትሪው ላይ ላዛኛውን በነጠላው ከዳር እስከዳር ማንጠፍ፤ 6. የሥጋ ሶሱንና እንቁላሉን ደባልቆ መምታት፤ 7. ከውሁዱ 2 መካከለኛ ጭልፋ አውጥቶ የተነጠፈው ላዛኛ ላይ በተመጣጠነ መልኩ መቀባት፤ 8. ሁለት መካከለኛ ጭልፋ ቢሻሜል ሶስ ከላዩ ጨምሮ ማዳረስ፤ 9. በዚህ ዓይነት አንድ ተጨማሪ ድርብ መጨመር፤ 10. ከላዩ ላዛኛ በማንጠፍ ከዳር እስከ ዳር መሸፈን፣ 11. መጀመሪያ ቀሪውን ውሁድ፣ ቀጥሎም የቀረውን ቢሻሜል ጨምሮ መቀባት፤ 12. ቺዙን ከዳር እስከዳር መነስነስና ቅቤ አልፎ፣ አልፎ ጣል ጣል ማድረግ፤ 13."} {"id": "16275", "contents": "ውሳኔ የኢትዮጵያ ፊልም ነው። ፊልሙ በሀገሪቱ ሲኒማ ቤቶች ረዥም ጊዜ የቆየ ሲሆን በህዝብ ዘንድ ከፍተኛ ተቀባይነትን አግኝቷል።"} {"id": "16287", "contents": "ይቅርታ የኢትዮጵያ ፊልም ነው። ፊልሙ በሀገሪቱ ሲኒማ ቤቶች ረዥም ጊዜ የቆየ ሲሆን በህዝብ ዘንድ ከፍተኛ ተቀባይነትን አግኝቷል። ሐበሻ ፊልም"} {"id": "15273", "contents": "ሎሌ ለስህተት ጌታ ለምህረት የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሎሌና የጌታን ይሆናሉ ተብሎ የሚታመንባቸውን ባህርይ መግለጫ።"} {"id": "8121", "contents": "1 January 108 - 27 August 108 እ.ኤ.ኣ. = 100 ዓ.ም. 28 August 108 - 31 December 108 እ.ኤ.ኣ. = 101 ዓ.ም."} {"id": "8127", "contents": "1 January 105 - 27 August 105 እ.ኤ.ኣ. = 97 ዓ.ም. 28 August 105 - 31 December 105 እ.ኤ.ኣ. = 98 ዓ.ም."} {"id": "8133", "contents": "1 January 102 - 27 August 102 እ.ኤ.ኣ. = 94 ዓ.ም. 28 August 102 - 31 December 102 እ.ኤ.ኣ. = 95 ዓ.ም."} {"id": "11817", "contents": "ጥቅምት ፳፰ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፶፰ተኛው እና የመፀው ፴፫ተኛው ዕለት ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፫፻፰ ቀናት ሲቀሩ፣ በዘመነ ዮሐንስ፤ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፫፻፯ ቀናት ይቀራሉ። ፲፮፻፷፩ ዓ/ም - በዕለተ እሑድ ፀሐይ ደም መስላ እንደታየችና ሁለመናዋ በጉም እና ጭለማ እንደተከበበች (በግዕዙ፦”…ወተወለጠ ኵለንታሃ በኅብረ ጢስ ዘጸሊም” ይለዋል) የዘመኑ ‘ዜና-መዋዕል’ አስፍሮታል። ይህ የፀሐይ ግርደት በከፊል እስከ እንግሊዝ አገር ድረስም እንደታየ በፈረንጆቹ ተዘግቧል። ፲፱፻፷፮ ዓ/ም - ከዓመት በፊት ወደ ሻንግሃይ፣ ቻይና በመብረር የአየር አገልግሎት መስጠት የጀመረው የኢትዮጵያ አየር መንገድ በዛሬው ዕለት ደግሞ ወደ ቤዪጂንግ፣ መብረር ጀመረ። ፲፱፻፷፯ ዓ/ም - የኢትዮጵያ ጊዜያዊ ወታደራዊ መንግሥት (ደርግ) በወቅቱ በብሪታኒያ ሕክምና ላይ የነበሩትን ፀሐፊ-ትዕዛዝ ወልደ ጊዮርጊስ ወልደ ዮሐንስን እና ወንድማቸውን አቶ መኮንን ወልደ ዮሐንስን በሦስት ቀናት እጃቸውን እንዲሰጡ አዘዘ። ፲፱፻፹ ዓ.ም. - የቱኒዚያው ፕሬዚደንት ሀቢብ ቡርጊባ ከሥልጣናቸው ተፈንቅለው በጠቅላይ ሚኒስቴሩ በዚኔ ኤል አቢዲን ቤን አሊ ተተኩ። ፲፱፻፺፫ ዓ.ም. - የቀድሞው የአሜሪካ ፕሬዚደንት ዊሊያም ጄፈርሰን ክሊንተን ባለቤት፣ ሂላሪ ሮዳም ክሊንተን ለአሜሪካ ሴኔት አባልነት በኒው ዮርክ ግዛት ተመረጡ። ^ መኮንን (ካፕቴን)፤ \"አቪዬሽን በኢትዮጵያ -ዕውቀት፣ ጥበብ፣ ጥረትና እድገት\" (፲፱፻፺፭) ገጽ ፪፻፹፭ (እንግሊዝኛ) P.R.O., FCO 371/1829 - ANNUAL REVIEW FOR ETHIOPIA FOR 1974 (እንግሊዝኛ) http://www.nytimes.com/learning/general/onthisday/20081105.html"} {"id": "5847", "contents": "1 January 1243 - 5 September 1243 እ.ኤ.ኣ. = 1235 ዓ.ም. 6 September 1243 - 31 December 1243 እ.ኤ.ኣ. = 1236 ዓ.ም."} {"id": "5859", "contents": "1 January 1237 - 4 September 1237 እ.ኤ.ኣ. = 1229 ዓ.ም. 5 September 1237 - 31 December 1237 እ.ኤ.ኣ. = 1230 ዓ.ም."} {"id": "12393", "contents": "ሌብነት የወንጀለኛ መቅጫ ሕግ እንደሚተረጉመው ህገ-ወጥ በሆነ መንገድ የሌላ ሠውን ንብረት ያለባለቤቱ ፍቃድ መውሰድ ነው። በተለምዶ ግን ሌብነትን ከማምታታት፣ ማችበርበር እና ሌሎች ድርጊቶች ጋር ያመሳስሉታል። በዚህ ተግባር ላይ የተሰማሩ ሰዎች ሌባ እየተባሉ ይጠራሉ። ተግባሩ እድሜ፣ ፆታ የትምህርት ደረጃን የማይጠይቅ ነው።"} {"id": "9201", "contents": "ጄራልድ ሩዶልፍ ፎርድ፣ ጁንየር (እንግሊዝኛ፦ Gerald Rudolph Ford, Jr.፤ ሐምሌ 7 ቀን 1905 ዓ.ም. - ታኅሣሥ 17 ቀን 1999 ዓ.ም.) ከ1966 ዓ.ም. እስከ 1969 ዓ.ም. ድረስ የአሜሪካ አገር 38ኛው ፕሬዝዳንት ነበሩ። ከዚያ በፊት ከ1965 ዓ.ም. እስከ 1966 ዓ.ም. ድረስ የአገሩ ምትክል-ፕሬዚዳንት ነበሩ። በአሜሪካ ሕገ መንግሥት 25ኛ ማሻሻያ መሠረት ምትክል-ፕሬዚዳንት መጀመርያው የሆነው እሳቸው ነበሩ። ከዚያ በኋላ በነሐሴ 3 ቀን 1966 ዓ.ም. ፕሬዚዳንቱ ሪቻርድ ኒክሰን ማዕረጋቸውን በተዉ ጊዜ በሳቸው ፈንታ አዲስ ፕሬዚዳንት ሆኑ። ከአሜሪካ ፕሬዚዳንቶች መካከል 5ኛው ያለ ሕዝብ ምርጫ የተመረጡ ሲሆኑ፣ እንደ ፕሬዚዳንት ወይም እንደ ምትክል-ፕሬዚዳንት መቸም ያልተመረጡት ፕሬዚዳንት እሳቸው ብቻ ሆነዋል። በዋተርጌት ቀውስ ጊዜ በመካከሉ የኒክሶንን ፪ኛ ዘመን ፈጸሙ ብቻ እንጂ ሙሉ ዘመን ከገዙት ፕሬዚዳንቶች መካከል አይቆጠሩም። በ93 ዓመታቸው በሞት ተለዩ። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "16941", "contents": "ፈሪ ውሀ ውስጥ ሆኖ ያልበዋል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ፈሪ ውሀ ውስጥ ያልበዋል"} {"id": "17025", "contents": "አባይ በለጠ ታዋቂ ኢትዮጵያዊ ድምፃዊ የነበረ ሲሆን ለስላሳ ወይም የትካዜ ዜማዎች በመጫወት ይታወቃል። አባይ በለጠ በ፲፱፻፶፬ ዓ.ም. አሪዞና የምሽት ክበብ ውስት በድምፃዊነት ተቀጥሮ ድምፁን ከሙዚቃ ጋር ሲያርቅ ከቆየ በኋላ በዚያው ዓመት በጦር ሠራዊት ክፍል በድምጻዊነት ተቀጥሮ ለ፲፱፻፶፭ ዓ.ም. መግቢያ እንቁጣጣሽ በዓል በመድረክ ላይ ወጥቶ በሕዝብ ፊት መጫወት ጀመረ። ሙዚቃን እንዲወድ በይበልጥ ስሜት ያደረበት እራሱ መጫወት ከጀመረ በኋላ እንደሆነ አባይ ይናገራል። እስከ ፲፱፻፶፯ ዓ.ም. ድረስ ፲፫ ያህል ዜማዎችን ተጫውቷል። ከእነርሱም መካከል «የአዲስ አበባ ውበት»፣ «ምነው ብታስቢ» እና «ሳገኝ ከተፍ ያለች» የሚባሉት ይገኙበታል። ^ ሀ ለ ሐ ናሽናል ቢብሊዮግራፊ ቡድን፣ የአንጋፋ አርቲስቶች መዝገበ የሕይወት ታሪክ፣ መጋቢት ፳፻፣ ገጽ 31 (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "9537", "contents": "አርፋክስድ (ዕብራይስጥ፦ אַרְפַּכְשָׁד /አርፓክሻድ/፣ አረብኛ፦ أرفخشذ /አርፋሕሻድ/) በኦሪት ዘፍጥረት ምዕ. 10 ዘንድ የሴም ልጅና የቃይንም አባት ነው። (በዕብራይስጥ ትርጉም ግን የቃይንም ስም የለምና በቀጥታ የሳላ አባት ነው።) በመጽሐፈ ኩፋሌ 8፡15 አማርኛ ትርጉም የሴም ልጆች ኤላም፣ «አቡር»ና አርፋክስድ ከማየ አይህ ፬ኛ አመት በኋላ ተወለዱ ሲል፣ በሌሎቹ ትርጉሞች (እንደ ግሪክ፣ ሶርያ) ግን ኩፋሌ ከዘፍጥረት ጋር በመስማማት በ«አቡር» ፈንታ «አሹር» (አሦር) አለው (ዘፍ. 10፡22)፤ አርፋክስድም በማየ አይህ ፪ኛ አመት እንደ ተወለደ (ዘፍ. 11፡10) ይላል። በኩፋሌ 8፡34 መሠረት አርፋክስድ ሚስቱን የኤላም ልጅ ሱስን ልጅ ራሱአያ አገባትና ልጁን ቃይናምን ወለደች። ቃይናም መጻሕፍት ከአባቱ ከአርፋክስድ እንደ ተማረ ይጨምራል። በኦሪት ዘፍጥረት 11 ዘንድ፣ አርፋክስድ ቃይንምን ሲወልድ ዕድሜው 135 አመት ሆኖ ከዚያ 400 አመት በጠቅላላ 535 አመታት ኖረ። እነዚህም ቁጥሮች ከግሪኩ ትርጉም ተገኙ። በእብራይስጥ ትርጉም ግን ሳላን ሲወልድ ዕድሜው 35 አመት ሆኖ ከዚያ 403 አመት በጠቅላላም 438 አመታት ኖረ ይላል። ሳምራዊው ትርጉም እንደገና ሦስተኛ ድምር ይሰጣል፦ ዕድሜው 135 ሆኖ ሣላን ወልዶ ከዚያ 303 አመት ኖሮ በጠቅላላ 438 አመት ነው። በኩፋሌ ዘንድ ደግሞ አርፋክስድ በአመተ አለም 1310 ተወልዶ ቃይናምን በ1375 አ.አ. ወለደ። በኩፋሌ 9፡18 መሠረት የአርፋክስድ ክፍለ ምድር ከላውዴዎንን ሁሉ እስከ «ኤርትራ ባህር» (ቀይ ባሕር) ድረስ ይጠቅልላል። ክፍሉ በምሥራቅ በኤፍራጥስ ወንዝ ይወሰናል። በውስጡም የሲና ወሽመጥና አማና አገር ይገኛሉ። በሌላ ትርጉም ሊባኖስ ደግሞ ትጠቀሳለች። በ9፡26 ደግሞ የ«ክማቱሪ ደሴቶች» በአርፋክስድ ክፍል ውስጥ መሆናቸውን ይወስናል፤ በ9:10 «የከፍቱር ደሴቶች» ተብለው በሴም ዕጣ መሆናቸውን ያረጋግጣል። ፕሮፌሰር ቻርልስ ይህ ማለት የቀፍቶሪም ደሴቶች (ምናልባት ቆጵሮስና ቀርጤስ) ይሆናል በማመን ጽፈዋል። አብራም (በኋላ አብርሃም) ከአርፋክስድ ወገን በከለዳውያን ዑር ተወለደ። በኩፋሌ 10፡24 ይህ በኬሴድ ልጅ በዑር ተሠርቶ ነበር። የሥነ ቅርስ ሊቅ ሌዮናርድ ዉሊ ይህን ከተማ በዑር ሱመር በኤፍራጥስ ምዕራብ ዳርቻ ላይ እንደ ነበር አመነ፤ የቀድሞው አይሁድና አረብ ልማድ ግን «የከላውዴዎን ኡር» በሶርያ እንደ ተገኘ ይላል። አርፋክስድ የከለዳውያን ወገን አባት ብቻ ሳይሆን፣ በተጨማሪ የዮቅጣን፣ የእስማኤልና የያዕቆብ ቅድማያት በመሆኑ አረብ፣ ሣባ እና እስራኤል ሁሉ ከአርፋክስድ ወገን እንደተወለዱ ይባላል። ሌላ አርፋክስድ የሚባል የሜዶን ንጉሥ በመጽሐፈ ዮዲት ሲገኝ ይህ ለታሪካዊው ሜዶን ንጉስ ስም «ሗክሻጥራ» የተሳተ ይሆናል። ^ [1] ^ [2]"} {"id": "17271", "contents": "ተልባ በጥባጭ ሳለች ጎመን ቀንጣሹዋን ምች መታት የአማርኛ ምሳሌ ነው። የምጣዱ እያለ የእንቅቡ ተንጣጣ"} {"id": "9825", "contents": ""} {"id": "18459", "contents": "ታጥቦ ጭቃ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ተለወጠ ሲባል ሳይለወጥ የሚገኝን ሰው የሚገልጽ"} {"id": "17655", "contents": "ጥር ፬ ቀን፦ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻፳፬ተኛው ዕለት እና የበጋ ፱ነኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፪፻፵፪ ቀናት፣ በዘመነ ዮሐንስ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፪፻፵፩ ቀናት ይቀራሉ። ፲፱፻፶፮ ዓ/ም - በዛንዚባር ደሴት በጊዜው በሱልጣን ይመራ የነበረውን አረባዊ መንግሥት በጆን አኬሎ የሚመራ ሽብርተኛ ቡድን ፈንቅሎ የዛንዚባር ሪፑብሊክን መሠረተ። ፲፱፻፷፪ ዓ/ም - በናይጄሪያ ሲካሄድ የሰነበተው የእርስ በርስ ጦርነት በቢያፍራ ወገኖች ተሸናፊነት አከተም። ፳፻፪ ዓ/ም - በሀይቲ ደሴት ላይ ትልቅ የመሬት እንቅጥቅጥ ተነስቶ ፪ መቶ ፴ ሺህ ያህል ሰዎችን አጠፋ።"} {"id": "18735", "contents": "አሊስ ራንዳል (ትውልድ 1959 እ.አ.አ.) ታዋቂ አሜሪካዊት ደራሲ ነች። በዋናነት እንግሊዝኛ: The Wind Done Gone በተሰኘው ስራዋ ትታወቃለች። ‎የአሜሪካዊ ደራሲያን ዝርዝር (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "18825", "contents": "መጋቢት ፳፭፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪፻፭ኛው ዕለት ሲሆን፤ የበጋ ወቅት ፹፱ነኛው እና የመጨረሻው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፻፷፩ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፻፷ ቀናት ይቀራሉ። ፲፰፻፷ ዓ/ም - የዓፄ ቴዎድሮስ ትልቁ መድፍ፣ 'ሴባስቶፖል' ከስድስት ወራት ጉዞ በኋላ በዚህ ዕለት መቅደላ ምሽግ ስር ሰላምጌ ደረሰ። ፲፰፻፹፫ ዓ/ም - የግርማዊት እቴጌ መነን አስፋው ልደት። http://www.ethiopianreporter.com ኪንና ባህል፡ ሳምንቱ በታሪክ"} {"id": "10689", "contents": "ትምህርት ማለት ዕውቀትንም ሆነ ሙያን የማስተማርና የመማር ሂደት ነው። (ይህ ትምህርት ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "19491", "contents": "ኪርጊዝስታን በእስያ የምትገኝ ሀገር ናት። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "19503", "contents": "ነቢያት በመደመዱ ሀዋርያት ገደገዱ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21237", "contents": "የምበላው ሳጣ ማእቀብ ሊጣል ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው። የምበላው ሳጣ ማእቀብ ሊጣል ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21249", "contents": "የምትጠባ ጥጃ አትጮህም የአማርኛ ምሳሌ ነው። የምትጠባ ጥጃ አትጮህም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "19689", "contents": "ዱቦ (እንግሊዝኛ: Dubbo) አውስትራልያ ውስጥ የሚገኝ ከተማ ነው። የአውስትራልያ ከተሞች ዝርዝር አውስትራልያ"} {"id": "22185", "contents": "ዶሮ ከጋጥ አህያ ከቆጥ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዶሮ ከጋጥ አህያ ከቆጥ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22209", "contents": "ጀርባዬን እከከኝ ለኔ ራቀኝ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ጀርባዬን እከከኝ ለኔ ራቀኝ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22227", "contents": "ጅብ ሲበላህ በልተሀው ተቀደስ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ጅብ ሲበላህ በልተሀው ተቀደስ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20865", "contents": "ዘጠኝ ጠጥቶ አስር የወደደ በሙሉ ተናደ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዘጠኝ ጠጥቶ አስር የወደደ በሙሉ ተናደ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21465", "contents": "የድፍድፍ ኩራቱ ውሀ እስኪገባበት የአማርኛ ምሳሌ ነው። የድፍድፍ ኩራቱ ውሀ እስኪገባበት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20907", "contents": "ዝርክርክ ከወንፊት የባሰ ዝክዝክ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዝርክርክ ከወንፊት የባሰ ዝክዝክ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21507", "contents": "የፈረሰኛ ማቅ ለባሽ የሴት ትምባሆ ጎራሽ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የፈረሰኛ ማቅ ለባሽ የሴት ትምባሆ ጎራሽ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21513", "contents": "የፈሪ ገዳይነት ለማታ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የፈሪ ገዳይነት ለማታ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21531", "contents": "የፋቂ ልጅ ሰነፍ አንዱን ሳይፍቅ አንዱን ይዘፍቅ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የፋቂ ልጅ ሰነፍ አንዱን ሳይፍቅ አንዱን ይዘፍቅ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20991", "contents": "የላጭን ልጅ ቅማል በላው ያናጢን ልጅ ጅብ በላው የአማርኛ ምሳሌ ነው። የላጭን ልጅ ቅማል በላው ያናጢን ልጅ ጅብ በላው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21021", "contents": "የልጅ ብልጥ የፊት የፊቱን የአማርኛ ምሳሌ ነው። የልጅ ብልጥ የፊት የፊቱን የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20139", "contents": "ታጉል ጥንቆላ የጨዋ ልጅ መላ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20151", "contents": "ትምህርትን ለፈጠረ ጥይት በርጫን ላገኘ ገነት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ምንም ጥቅም የለሽ ተረትና ምሳሌ። ለቀልድና ለቧልት ብቻ የሚነገር።"} {"id": "21681", "contents": "ያልወለድኩት ልጅ አባባ ቢለኝ ሆዴን ባርባር አለኝ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልወለድኩት ልጅ አባባ ቢለኝ ሆዴን ባርባር አለኝ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21717", "contents": "ያረረበት ያማስል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያረረበት ያማስል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21759", "contents": "ያባት ያምራል የባእድ ያናግራል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያባት ያምራል የባእድ ያናግራል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20349", "contents": "እንደ ርግብ የዋህነት እንደ እባብ ብልህነት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20367", "contents": "እንደ እውር አፍጣጭ እንደ ጎግ ቀላዋጭ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21837", "contents": "ያይጥ ሞት የድመት ሰርግ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያይጥ ሞት የድመት ሰርግ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21861", "contents": "ያገባሽ ይፈታሻል ወዮለት ለወለደሽ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያገባሽ ይፈታሻል ወዮለት ለወለደሽ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "1635", "contents": ""} {"id": "2001", "contents": "መለጋሲ (Malagasy) ከአውስትሮኔዚያን የቋንቋ ቤተሠብ ቋንቋዎች ሁሉ ምእራበኛው ሲሆን የማዳጋስካር መደበኛ ቋንቋ ነው። 1500-2000 አመታት ከዛሬ በፊት ከእንዶኔዚያ የመጡ የማዳጋስካር ኗሪዎች ቋንቋ በመሆኑ፣ ከቃላቱ መዝገብ 90% ከመቶ በቦርኔዮ እንዶኔዚያ ከተገኘው ቋንቋ ከማአንያን ጋራ ተመሳሳይ ነው። የቀሩትም 10% ቃላት በተለይ ከአፍሪቃ ቋንቋዎች (ከባንቱ) እና ከአረብኛ ተበድረዋል። በአረፍተ ነገር ውስጥ ግሡ ከሁሉ ይቀድማል። ይህ ተራ እንደ ዕብራይስጥ ይመስላል እንጂ ለብዙዎች ቋንቋዎች የተለመደ አይደለም። በየቃሉ ውስጥ ከመጨረሻው ክፍለ-ቃል በፊት የሆነው ክፍለ-ቃል አናባቢ ይጠበቃል፤ ሌሎቹ አናባቢዎችም ይነበነባሉ (በሙሉ አይስሙም)፤ ስለዚህ \"Malagasy\" እንደ ፈረንሳይኛ አጻጻፉ \"Malgache\" (መልጋሽ) ይመስላል። ነገር ግን መጨረሻው ክፍለ-ቃል -ka (-ከ), -tra (-ትረ), ወይም -na (-ነ) ሲሆን፣ የተጠበቀው ከመጨረሻው 2 በፊት የሆነው ክፍለ-ቃል ነው። በዚህ መንገድ \"fanorona\" የሚለው ቃል እንደ \"ፈኑርን\" ይመስላል። (በአጻጻፍ ረገድ፣ \"o\" የሚለው ፊደል እንደ \"ኡ\" ይመስላል፤ \"-i\" በመጨረሻ ሲሆን \"-y\" ይሆናል።) የመለጋሲ ውክፔዲያ አለ!"} {"id": "2049", "contents": ""} {"id": "2097", "contents": "ነሐሴ ፳፰ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፫፻፶፰ ኛው ዕለት ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በዘመነሉቃስ ፰ ዕለታት ሲቀሩ፤ በዘመነ ማቴዎስ፤ ማርቆስ እና ዮሐንስ ደግሞ ፯ ዕለታት ይቀራሉ። 1862 - የፕሩሲያ (ጀርመን) ሠራዊት 3ኛ ናፖሊዎንን ከ100,000 ጭፍሮች ጋር በሰዳን ውግያ አሸነፈ። 1890 - በኦምዱርማን ውግያ ሱዳንን የእንግሊዝ ሠራዊት ድል በማድረግ ቅኝ አገር አደረጉት። 1935 - በ2ኛ አለማዊ ጦርነት ኢጣልያ በጓደኞቿ ሃያላት (በጀርመን ኃይል) ተወረረች። 1946 - የቻይና ኃያላት የደቡብ ኮርያ ደሴቶችን በቦምብ ደበደቡ። ፲፱፻፸፱ ዓ/ም በቡሩንዲ ወታደራዊ መፈንቅለ መንግሥት ሻለቃ ፒዬር ቡዮያ የአገሪቱን ፕሬዚደንት ዣን ባፕቲስት ባጋዛን ከሥልጣን አስወረዱ። ፲፱፻፵ ዓ/ም ሦስተኛው የዛምቢያ ፕሬዚደንት ሌቪ ምዋናዋሳ 1997 - ዊልየም ረንኲስት - የአሜሪካ ዋነኛ ችሎት ዳኛ (እንግሊዝኛ) http://en.wikipedia.org/wiki/September_3"} {"id": "31443", "contents": "'ዦው ዣው የ ቻይና ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "22761", "contents": "የምድር በርበሬ (Acmella oleracea) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።"} {"id": "33735", "contents": "ዓይኑን ገደለ በአማርኛ ፈሊጣዊ አነጋገር የሆነ ዘይቤ ነው። አንድ ዓይንን መጨፈን መሰረት ዓይኗን ገድላ አየችኝ።"} {"id": "41721", "contents": "ጢኒስ (ግብጽኛ፦ /ጨኑ/) የጥንታዊ ግብጽ ከተማ ነበር። ሥፍራው አሁን በእርግጥ አይታወቅም፤ ለሥነ ቅርስ ገና አልተገኘም። በማኔጦን ዘንድ መጀመርያው ፈርዖን ሜኒስና 1ኛው-2ኛው ሥርወ መንግሥታት በቀድሞው መንግሥት ከጢኒስ ነበሩ። ከዚያ በኋላ በመጀመርያው ጨለማ ዘመን (ትምህርት ለመሪካሬ) ይጠቀሳል።"} {"id": "32499", "contents": "አስረካቢ ƒ ከ X ወደ Y እሚያስረክብ ቢሆን፣ የ ƒ መላሽ አስረካቢ ƒ−1, በተቃራኒ አቅጣጫ Y ን ወደ X, የሚያስረክብ ነው። ሁሉም አስረካቢዎች መላሽ አስረካቢ የላቸውም። መላሽ አስረካቢ ካላቸው ግን ተመላላሽ ይሰኛሉ። አንድ አስረካቢ ተመላላሽ የሚሆነው አንድ ለአንድ አስረካቢ ከሆነና ከሆነ ብቻ ነው። ለምሳሌ አስረካቢ ƒ በዲግሪ ሴልሲየስ C የተቀመጠን ሙቀት መጠን ወደ ፋረን ሃይት F ቢቀይር, የዚህ አስረካቢ መላሽ ƒ−1. የሙቀት መጠንን ከፋረርሃይት F ወደ ሴልሲየስ C መልሶ ያመጣል ማለት ነው። f ( C ) = 9 5 C + 32 f − 1 ( F ) = 5 9 ( F − 32 ) {\\displaystyle {\\begin{aligned}f(C)&={\\frac {9}{5}}C+32\\\\f^{-1}(F)&={\\frac {5}{9}}(F-32)\\end{aligned}}} ከአንድ ለአንድ ውጭ ያሉ የአስረካቢ አይነቶች (እንደ ትርፍ አስረካቢዎች፣ እና እንስ አስረካቢዎች)፣ ግዛቶቻቸውንና ጥምር ግዛቶቻቸውን በማስተካከል ተመላላሽ አስረካቢዎች ሊሆኑ የሚችሉበት መንገድ ሊዘጋጅ ይቻላል።"} {"id": "35007", "contents": "ሲክዮን (ግሪክ፦ Σικυών /ሲኩዎን/) የጥንታዊ ግሪክ ከተማ ነበረ። በግሪኮች ልማድ፣ ሲክዮን ከሁሉ አስቀድሞ በግሪክ የተሰፈረው ቦታ ነበር። መጀመርያ ንጉሣቸው አይጊያሌዎስ ሲሆን በርሱ ስም ፐሎፖኔሱስ መጀመርያ «አይጊያሌያ» እንደ ተባለ በግሪክ ታሪክ ጸሐፊዎች ተጻፈ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "32745", "contents": "«የኖርማኖች ቀንበር» በተለይ በ17ኛው ክፍለ ዘመን በእንግሊዝ አገር ፖለቲካ አንዳንዴ የሚሰማ ዘይቤ ነው። በፑሪታን ዘመን በአንዳንድ ወገን (ለምሳሌ የቆፋሪዎቹ መስራች ጄራርድ ዊንስታንሊ) አስተሳሰብ፣ ከኖርማኖች ወረራ (1058 ዓ.ም.) አስቀድሞ እንግሊዞች (አንግሎ-ሳክሶኖች) ቀና፣ ጻድቅ፣ እና በእኩልነት የኖረ ነገድ ሆነው ነበር። ኖርማኖች ከፈረንሳይ ከወረሩ በኋላ ግን መንግሥቱን በመያዛቸው የአገሩ መኳንንት ሆኑ፣ ኗሪ እንግሊዞች ግን ተራ ሕዝቦች ሆነው በኖርማኖች ሥር («የኖርማኖች ቀንበር») ተጨቆኑ። በዚሁ ሃሣብ የእንግሊዝ ንጉሥና የእንግሊዝ መንግሥት የኖርማኖች ተከታዮች እንደ ሆኑ ይታዩ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "44031", "contents": ""} {"id": "47187", "contents": "ሺፕራጌ (Šiprage) ቦስኒያ እና ሄርዜጎቪና፣ ቦስኒያ ክልል፣ Kotor Varoš መካከል ማዘጋጃ ቤት ውስጥ ሰው መንደር ነው። ወደ መንደር ወደ ተራራ Vlašić (1943 m) ስር ወንዝ Vrbanja (85 km) ላይ የምትገኘው ነው። 1931, 1953: ማዘጋጃ ቤት Šiprage. ♦ አካባቢ Šiprage ^ http://www.kartabih.com/ ^ Vojnogeografski institut, Ed. (1955): Šiprage (List karte 1:25.000, Izohipse na 20 m). Vojnogeografski institut, Beograd / Military Geographical Institute, Ed. (1955): Šiprage (map sheet 1: 25.000, Contour lines at 20 m). Military Geographical Institute, Belgrade. ^ Spahić M. et al. (2000): Bosna i Hercegovina (1:250.000). Izdavačko preduzeće „Sejtarija\", Sarajevo., The Map ^ Mučibabić B., ed (1998). Geografski atlas Bosne i Hercegovine. Sarajevo: Geodetski zavod BiH. ISBN 9958-766-00-0 pp: 4-5.  ^ https://en.climate-data.org/location/905786/ ^ Štatistički zavod Zemaljske vlade BiH, ed (1880). Štatistika miesta i pučanstva Bosne i Hercegovine – Službeno izdanje. Sarajevo: Zemaljska vlada Bosne i Hercegovine."} {"id": "47283", "contents": "አዳም ስሚስ (1715-1782 ዓም) የስኮትላንድ የምጣኔ ሀብት ሊቅና ጸሐፊ ነበር። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "48357", "contents": "ድንጋይ ዘመን በ«ሦስቱ ዘመናት» አስተሳሰብ ከናስ ዘመን አስቀድሞ የነበረው ዘመን ነው። በአጠቃላይ እንደ ተለመደ ከ3125 ዓክልበ. ያህል በፊት ያመልክታል። በዚህ ዘመን አብዛኞቹ መሣርያዎችና እቃዎች የተሠሩ ከድንጋይ ነበር። የናስ ጥቅም በጥንታዊ ግብጽ ከ3125 ዓክልበ. ግድም ጀምሮ ይታወቅ ነበር። ይህም ደግሞ በአለም ላይ የጽሑፍ መጀመርያ ወቅት ስለነበር፣ የታሪክ መጀመርያ ደግሞ ይባላል። እንግዲህ የ«ድንጋይ ዘመን» እና የ«ቅድመ-ታሪክ» ትርጉም አንድላይ ሊሆን ይችላል። የዚህ አከፋፈል ዋጋ አጠያያቂ ነው። በብዙ ቦታዎች የናስና የብረት ዕውቀት የገቡት በአንድ ጊዜ ነበረ። ለምሳሌ በስሜን አሜሪካ በኩል፣ አውሮፓውያን 1500 ዓም ያህል ሳይገቡ ኗሪዎቹ የብረታብረት ቀለጣ እንደነበራቸው አይታስብም፤ ከተደቀደቀ መዳብ፣ ወርቅና ብር በቀር ብዙ የብረታብረት እቃዎች አላወቁም ነበር። የመዳብና የነሐስ ቀለጣ ግን በደቡብ አሜሪካ ይታወቅ ነበር፣ ከ800 ዓም ግድም ጀምሮ በመካከለኛ አሜሪካ ደግሞ ይታወቅ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "40767", "contents": "ኢስታይዎን (ወይም ኢስትዋዮን፣ ኢስቴዎን) በጥንታዊ ጀርመናውያን ነገዶች መካከል አንዱ ዋና ክፍል ነበር። ስሙ በሮማውያን ታሪክ ጸሐፍት እንደ ታኪቱስና ፕሊኒ ዘንድ ይታወቃል። ታኪቱስ (90 ዓ.ም.) እንደሚለን፣ በጀርመናውያን «ጥንታዊ ዘፈኖች» መሠረት በጥንት ማኑስ ሶስት ልጆች ነበሩት። እነኚህም 3 ልጆች ሦስት ንዑስ-ብሔሮች ወለዱ፦ ኢንጋይዎን (በስሜን ባሕር ላይ) ኢስታይዎን (በራይን ወንዝ ዙሪያ) ሄርሚኖን (በውስጥ በኤልብ ወንዝ ዙሪያ) ናቸው። ፕሊኒ (70 ዓ.ም. ግድም) እንደ ጻፈው፣ ጀመናውያን በ5 ንዑስ-ብሔሮች ተከፋፈሉ፤ እነርሱም ዋንዲሊ፣ ኢንግዋዮን፣ ኢስትዋዮን፣ ሄርሚዮን፣ እና ባስተርናይ ናቸው። ኪምብሪ የተባለው ጎሣ በኢንግዋዮን ነገዶች መካከል መገኘቱን ቢለንም፣ የኢስትዋዮን ነገድ ደግሞ ይላቸዋል። በ820 ዓ.ም. ግድም ሂስቶሪያ ብሪቶኑም (የብሪታንያውያን ታሪክ) የሚባል መጽሐፍ ተጽፎ፣ የ«አላኑስ» ልጅ «ኢሳኮን» ይባላል፤ አራት ልጆቹም «ፍራንኩስ»፣ «ሮማኑስ»፣ «አለማኑስ»ና «ብሩቱስ» ሲሆኑ ከነዚህ ፍራንኮች፣ ላቲናውያን፣ ጀርመናውያንና ብሪቶናውያን እንደ ተወለዱ ይላል። በ1513 ግድም ጀርመናዊው መምህር ዮሐንስ አቬንቲኑስ የጀርመን አገር ዜና መዋዕል አሳተመ፤ በዚህም ውስጥ እንደሚዘግበው፣ ኢስቴዎን የኢንጌዎን ልጅና ተከታይ ነው። በኢስቴዎን ዘመን የሊብያ አማዞኖች ንግሥት ሚሪና ሶርያንና ትንሹን እስያ ይዛ በአውሮጳ ገባችና እስከ ዳኑብ ወንዝ ድረስ ዘመተች። ጀርመንን ከሠራዊቷ ጋር ለመውረር ስትል ግን፣ ኢስቴዎን 2ቱን አለቆች ሞፕሱስንና ሲፒሉስን ልኮ በሳቫ ወንዝ ላይ በትልቅ ውጊያ አሸነፉአትና ተገደለች። ተመሳሳይ አፈ ታሪክ በግሪኩ ዲዮዶሮስ ሲኩሉስ መጽሐፍ (III. 55) ይገኛል። ኢስቴዎን ለ52 ዓመት (2144-2092 ዓክልበ. ግድም) ከነገሠ በኋላ ሞተና ልጁ (ወይም እንደ ታኪቱስ፣ ወንድሙ) ሄርሚኖን በጀርመን ዙፋን ላይ ተከተለው ይላል።"} {"id": "48585", "contents": "ናዴዥዳ ኩቼር (መስኮብኛ፦ Надежда Кучер) (1983 እ.ኤ.አ.፣ ሚንስክ፣ ሶቪዬት_ሕብረት) የቤላሩስ ኦፔራ ዘፋኝ (ሶፕራኖ) ነች።"} {"id": "51879", "contents": "የዚህ መለጠፊያ አጠቃቀም [ለማየት] መለጠፊያ:አብነት፡ኢንፎቦክስ ወንጀለኛ/አጠቃቀም"} {"id": "51927", "contents": "ዩካታን ልሳነ ምድር በሜክሲኮ እና በቤሊዝ አገራት እንዲሁም በከፊሉ በጓተማላ የሚገኝ ልሳነ ምድር ነው።"} {"id": "46023", "contents": "ሞንትጎመሪ ካውንቲ የመንግሥት ትምህርት ቤቶች (እንግሊዝኛ፦ Montgomery County Public Schools በአጭሩ MCPS) ሞንትጎመሪ ካውንቲ፣ ሜሪላንድን የሚያገለግል የመንግሥት ትምሀርት ዲስትሪክት ነው። የትምህርት ዲስትሪክቱ በትልቅነት በሜሪላንድ ውስጥ አንደኛ በአሜሪካ ውስጥ ደግሞ ፲፰ኛ ደረጃ ላይ ነው። በዲስትሪክቱ ውስጥ 141,777 ተማሪዎች እና 200 ትምህርት ቤቶች አሉ። በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ Montgomery County Public Schools የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ። ይፋ ድረ ገጽ"} {"id": "46071", "contents": "የእጅ መድፍ ከሁሉ ጠብመንጃ አይነቶች አስቀድሞ የተፈጠረው ሲሆን የጠመንጃና የመድፎች ሁሉ አባት ሊባል ይችላል። መጀመርያው የእጅ መድፍ የተሠራው 1120 ዓ.ም. አካባቢ በቻይና አገር ነበር። ባሩድ በቻይና ተገኝቶ ጥቅሙ እንደ የጦርነት መሣርያ በ1036 ዓም ዉጂንግ ዞንግያው በተባለ ጽሑፍ ተጻፈ። ከዚህም በፊት የእሳት ፍላጻ ከ896 ዓ.ም. ጀምሮ፣ የነበልባል ጦር ከ950 ዓ.ም. ግድም ባሩድን ይጠቅሙ ነበር። «የነበልባል ጦር» እንደ ተራ ጦር ሳይሆን ጥቂት ጠጠሮች በባሩድ ተተኩሰው ጭምር ያቀረበ መሣርያ ነበር። በ1120 ዓ.ም. የተሳለ በስርቿን የተገኘ የዋሻ ስዕል መጀመርያ የእጅ መድፍ ያሳያል። ለጊዜው ይህ ቴክኒክ የቻይናውያን ምስጢር ብቻ ሆኖ ቆየ። ከ1211 ዓም ጀምሮ ግን ሞንጎሎች በመድፍ እርዳታ ግዛታቸውን ያስፋፉ ጀመር። ሞንጎሎችም በ1233 ዓም በሞሂ ውግያ በሀንጋሪ መድፎች በአውሮጳውያን ሠራዊት ላይ መጀመርያ ተኮሱ። ዓረቦች ከዚያ ቀጥሎ ምስጢሩን እንዳገኙ ይመስላል፤ በ1252 ዓ.ም በአይን ጃሉት ውግያ በዛሬው እስራኤል፣ ማምሉኮች ከግብጽ በሞንጎሎች ላይ መድፎች እንደ ነበሩዋቸው፤ እንዲሁም በእስፓንያ የካስቲል ንጉሥ 10ኛው አልፎንሶ በ1254 ዓም ኒዬብላን ከተማ በሠራዊት ሲከብብ፣ ዓረቦቹ በመድፍ ተከላከሉዋቸው። መጀመርያዎቹ እጅ መድፎች የተሠሩ ከቀርቀሃ ሲሆን ከ1280 ዓ.ም. ያህል ጀምሮ ከነሓስ ሊሠሩ ጀመር። ባሩድ በበርሚል ገብቶ ድንጋይ ሲጨመር ከዚያም እሳት ሲነካው በበርሚል አቅጣጫ ይፈነዳል። በቅርብ ጊዜ ውስጥ መድፍ በሕንድም ሆነ በጣልያን ይሠራ ጀመር፤ በ1300ዎቹ ውስጥ በመላው አውሮጳና እስያ ተስፋፋ።"} {"id": "46101", "contents": "ራፊ (በአንግሊዝኛ: Raffi, አርሜንኛ: Րաֆֆի) (1948 እ.ኤ.አ) ካናዳዊ ሙዚቀኛ ነው። ብዙ ጊዜ የልጆች ዘፈኖች ይሰራሉ።"} {"id": "49461", "contents": "ዋሊስ እና ፉቱና (ፈረንሳይኛ፦ Wallis-et-Futuna) በፓሲፊክ ውቅያኖስ የሚገኝ የፈረንሳይ ደሴቶች ባህር ማዶ ግዛት ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "46203", "contents": "ሄድሪየን (ላቲን፦ ፐብሊየስ ኤሊየስ ሄድሪየነስ አውግስጦስ  ፤ እ.ኤ.አ ጃንዋሪ 24 ቀን 76 ዓ.ም - ጁላይ 10 ቀን 138 ዓ.ም) ከእ.ኤ.አ 117 እስከ 138 ድረስ  የሮማ ንጉሠ ነገሥት ነበር። ሄድሪየን የሮማ ብሪታንያንን የሰሜን ድንበር  የነበረውን የሄድሪየንን ግንብ  በመገንባቱ ይታወቃል። ፓንቲዮንን እንደገና ገንብቷል ፤ እንዲሁም የቬኑስ እና የሮማን መቅደስ ገንብቷል።"} {"id": "49521", "contents": "ጀድሆተፕሬ ደዱሞስ በላይኛ ግብጽ በ2ኛው ጨለማ ዘመን (16ኛው ሥርወ መንግሥት) ምናልባት 1595 ዓክልበ. አካባቢ የገዛ ፈርዖን ነበረ። ስሙ «ጀድሆተፕሬ ደዱሞስ» ከአንድ ጽላት ይታወቃል። ከእርሱ በኋላ ጀድነፈርሬ 2 ደዱሞስ አለ። አንዳንድ ሌላ ቅርስ ወይም ጽላት «ደዱሞስ» ሲል የትኛው ደዱሞስ እንደ ሆነ እርግጥኛ አይደለም። በቶሪኖ ቀኖና ዝርዝር ላይ ከሰኸምሬ ሸድዋሰት ቀጥሎ አምስት የፈርዖን ስሞች ጠፍተዋል። በአቶ ኪም ራይሆልት አስተሳሰብ ደዱሞስ 1 እና 2 በነዚህ አምስት መካከል ነበሩ።"} {"id": "49533", "contents": "ሃቢሩ ወይም አፒሩ ከ1600-1150 ዓክልበ. መካከል በከነዓን ዙሪያ የተገኘ በብዙ አገራት መዝገቦች የተጠቀሱት ብሔር ናቸው። ብዙ ጊዜ እንደ ቅጥረኞች ወይም ወታደሮች ይገለጻሉ። 1587 ዓክልበ. ግ. - የሃቢሩ አለቃ ሰሙመ ከያምኻድ ንጉሥ እርካብቱም ጋራ ስምምነት አደረገ። 1550 ዓክልበ. ግ. - የሶርያ ሑራውያን ቲኩናኒ ከተማ ንጉሥ ቱኒፕ-ተሹፕ በሥራዊቱ የተገኙት ሃቢሩ ስሞች በቲኩናኒ ፕሪዝም ላይ ሲዘረዝር፣ ብዙዎቹ ሑርኛ፣ የተረፉትም ሴማዊ ስሞች ነበሩዋቸው። (አንድ ስም ብቻ ካሥኛ ይታስባል) 1500 ዓክልበ. ግ. - የሚታኒ መሥራች ኪርታ ዘመን ያሕል፤ የኡጋሪትኛ ጽሑፍ የከረት ትውፊት (1350 ዓክልበ.ግ. ተጽፎ) ኪርታን «የሐበር ንጉሥ» ይለዋል። 1480 ዓክልበ. ግ. - ሐለብ ለሚታኒ መንግስት ወድቆ አልጋ ወራሹ ኢድሪሚ ወደ ኤማርና ወደ ሃቢሩ ወገን ሸሸ። 1473 ዓክልበ. ግ. - ሃቢሩ ከኢድሪሚ ጋር ተባብረው አላላኽን ለመያዝ እንደ ረዱት ይታወቃል። 1465 ዓክልበ. ግ. - ፈርዖኑ 3 ቱትሞስ ሦስት ከተሞች በደቡብ ሊባኖስ ይዞ የሐቢሩ ዕደ-ጥበቦች እንዳገኘ ተዘገበ። 1459 ዓክልበ. ግ. - 3 ቱትሞስ የፊንቄ ኡላዛ ወደብ ይዞ የሐቢሩ ወገን ሰዎች በዚያ እንዳገኘ ተዘገበ። 1428 ዓክልበ. ግ. - 2 አመንሆተፕ ከሶርያ ዘመቻው በ89,600 ምርከኞቹ መካከል 3,600 ሃቢሩ ይቆጥራል። 1369-1339 ዓክልበ."} {"id": "46509", "contents": "ደን ሃግ (ሆላንድኛ፦ Den Haag) (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "5775", "contents": "1 January 1279 - 5 September 1279 እ.ኤ.ኣ. = 1271 ዓ.ም. 6 September 1279 - 31 December 1279 እ.ኤ.ኣ. = 1272 ዓ.ም."} {"id": "5781", "contents": "1 January 1276 - 4 September 1276 እ.ኤ.ኣ. = 1268 ዓ.ም. 5 September 1276 - 31 December 1276 እ.ኤ.ኣ. = 1269 ዓ.ም."} {"id": "5787", "contents": "1 January 1273 - 4 September 1273 እ.ኤ.ኣ. = 1265 ዓ.ም. 5 September 1273 - 31 December 1273 እ.ኤ.ኣ. = 1266 ዓ.ም."} {"id": "5799", "contents": "1 January 1267 - 5 September 1267 እ.ኤ.ኣ. = 1259 ዓ.ም. 6 September 1267 - 31 December 1267 እ.ኤ.ኣ. = 1260 ዓ.ም."} {"id": "6663", "contents": "1 January 842 - 1 September 842 እ.ኤ.ኣ. = 834 ዓ.ም. 2 September 842 - 31 December 842 እ.ኤ.ኣ. = 835 ዓ.ም."} {"id": "5853", "contents": "1 January 1240 - 4 September 1240 እ.ኤ.ኣ. = 1232 ዓ.ም. 5 September 1240 - 31 December 1240 እ.ኤ.ኣ. = 1233 ዓ.ም."} {"id": "6705", "contents": "1 January 821 - 1 September 821 እ.ኤ.ኣ. = 813 ዓ.ም. 2 September 821 - 31 December 821 እ.ኤ.ኣ. = 814 ዓ.ም."} {"id": "6729", "contents": "1 January 809 - 1 September 809 እ.ኤ.ኣ. = 801 ዓ.ም. 2 September 809 - 31 December 809 እ.ኤ.ኣ. = 802 ዓ.ም."} {"id": "6735", "contents": "1 January 806 - 1 September 806 እ.ኤ.ኣ. = 798 ዓ.ም. 2 September 806 - 31 December 806 እ.ኤ.ኣ. = 799 ዓ.ም."} {"id": "4989", "contents": "1 January 1668 - 7 September 1668 እ.ኤ.ኣ. = 1660 ዓ.ም. 8 September 1668 - 31 December 1668 እ.ኤ.ኣ. = 1661 ዓ.ም."} {"id": "4995", "contents": "1 January 1665 - 7 September 1665 እ.ኤ.ኣ. = 1657 ዓ.ም. 8 September 1665 - 31 December 1665 እ.ኤ.ኣ. = 1658 ዓ.ም."} {"id": "5949", "contents": "1 January 1192 - 4 September 1192 እ.ኤ.ኣ. = 1184 ዓ.ም. 5 September 1192 - 31 December 1192 እ.ኤ.ኣ. = 1185 ዓ.ም."} {"id": "5007", "contents": "1 January 1659 - 8 September 1659 እ.ኤ.ኣ. = 1651 ዓ.ም. 9 September 1659 - 31 December 1659 እ.ኤ.ኣ. = 1652 ዓ.ም."} {"id": "6801", "contents": "1 January 773 - 1 September 773 እ.ኤ.ኣ. = 765 ዓ.ም. 2 September 773 - 31 December 773 እ.ኤ.ኣ. = 766 ዓ.ም."} {"id": "6807", "contents": "1 January 770 - 1 September 770 እ.ኤ.ኣ. = 762 ዓ.ም. 2 September 770 - 31 December 770 እ.ኤ.ኣ. = 763 ዓ.ም."} {"id": "7155", "contents": "1 January 597 - 30 August 597 እ.ኤ.ኣ. = 589 ዓ.ም. 31 August 597 - 31 December 597 እ.ኤ.ኣ. = 590 ዓ.ም."} {"id": "7167", "contents": "1 January 591 - 31 August 591 እ.ኤ.ኣ. = 583 ዓ.ም. 1 September 591 - 31 December 591 እ.ኤ.ኣ. = 584 ዓ.ም."} {"id": "7173", "contents": "1 January 588 - 30 August 588 እ.ኤ.ኣ. = 580 ዓ.ም. 31 August 588 - 31 December 588 እ.ኤ.ኣ. = 581 ዓ.ም."} {"id": "6069", "contents": "1 January 1132 - 4 September 1132 እ.ኤ.ኣ. = 1124 ዓ.ም. 5 September 1132 - 31 December 1132 እ.ኤ.ኣ. = 1125 ዓ.ም."} {"id": "6093", "contents": "1 January 1120 - 4 September 1120 እ.ኤ.ኣ. = 1112 ዓ.ም. 5 September 1120 - 31 December 1120 እ.ኤ.ኣ. = 1113 ዓ.ም."} {"id": "5067", "contents": "1 January 1629 - 7 September 1629 እ.ኤ.ኣ. = 1621 ዓ.ም. 8 September 1629 - 31 December 1629 እ.ኤ.ኣ. = 1622 ዓ.ም."} {"id": "6111", "contents": "1 January 1111 - 5 September 1111 እ.ኤ.ኣ. = 1103 ዓ.ም. 6 September 1111 - 31 December 1111 እ.ኤ.ኣ. = 1104 ዓ.ም."} {"id": "5097", "contents": "1 January 1614 - 7 September 1614 እ.ኤ.ኣ. = 1606 ዓ.ም. 8 September 1614 - 31 December 1614 እ.ኤ.ኣ. = 1607 ዓ.ም."} {"id": "5121", "contents": "1 January 1602 - 7 September 1602 እ.ኤ.ኣ. = 1594 ዓ.ም. 8 September 1602 - 31 December 1602 እ.ኤ.ኣ. = 1595 ዓ.ም."} {"id": "5133", "contents": "1 January 1596 - 7 September 1596 እ.ኤ.ኣ. = 1588 ዓ.ም. 8 September 1596 - 31 December 1596 እ.ኤ.ኣ. = 1589 ዓ.ም."} {"id": "5157", "contents": "1 January 1584 - 7 September 1584 እ.ኤ.ኣ. = 1576 ዓ.ም. 8 September 1584 - 31 December 1584 እ.ኤ.ኣ. = 1577 ዓ.ም."} {"id": "5163", "contents": "1 January 1581 - 7 September 1581 እ.ኤ.ኣ. = 1573 ዓ.ም. 8 September 1581 - 31 December 1581 እ.ኤ.ኣ. = 1574 ዓ.ም."} {"id": "4167", "contents": "የሰዓት ክልል ማለት ሰዓቶቻቸው እንዲስማሙ ያለበት አገሮች ሁሉ የወሰኑበት ክልል ነው። በብዛት የጎረቤት ሰዓት ክልሎች ጊዜ ልክ በ1 ሰዓት ስለሚለያዩ የክልሉን ሰዓት ከግሬኒች አማካኝ ጊዜ (GMT ወይም የለንደን ጊዜ) ባለው ልዩነት ይቆጠራል።"} {"id": "4173", "contents": "ጋያና (Guyana) በደቡብ አሜሪካ የሚገኝ አገር ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "6183", "contents": "1 January 1075 - 4 September 1075 እ.ኤ.ኣ. = 1067 ዓ.ም. 5 September 1075 - 31 December 1075 እ.ኤ.ኣ. = 1068 ዓ.ም."} {"id": "6189", "contents": "1 January 1072 - 3 September 1072 እ.ኤ.ኣ. = 1064 ዓ.ም. 4 September 1072 - 31 December 1072 እ.ኤ.ኣ. = 1065 ዓ.ም."} {"id": "6201", "contents": "1 January 1066 - 3 September 1066 እ.ኤ.ኣ. = 1058 ዓ.ም. 4 September 1066 - 31 December 1066 እ.ኤ.ኣ. = 1059 ዓ.ም."} {"id": "6207", "contents": "1 January 1063 - 4 September 1063 እ.ኤ.ኣ. = 1055 ዓ.ም. 5 September 1063 - 31 December 1063 እ.ኤ.ኣ. = 1056 ዓ.ም."} {"id": "6387", "contents": "1 January 976 - 2 September 976 እ.ኤ.ኣ. = 968 ዓ.ም. 3 September 976 - 31 December 976 እ.ኤ.ኣ. = 969 ዓ.ም."} {"id": "4341", "contents": "1 January 2009 - 10 September 2009 እ.ኤ.ኣ. = 2001 ዓ.ም. 11 September 2009 - 31 December 2009 እ.ኤ.ኣ. = 2002 ዓ.ም."} {"id": "4419", "contents": "1 January 1957 - 10 September 1957 እ.ኤ.ኣ. = 1949 ዓ.ም. 11 September 1957 - 31 December 1957 እ.ኤ.ኣ. = 1950 ዓ.ም."} {"id": "4491", "contents": "1 January 1916 - 10 September 1916 እ.ኤ.ኣ. = 1908 ዓ.ም. 11 September 1916 - 31 December 1916 እ.ኤ.ኣ. = 1909 ዓ.ም."} {"id": "4497", "contents": "1 January 1913 - 10 September 1913 እ.ኤ.ኣ. = 1905 ዓ.ም. 11 September 1913 - 31 December 1913 እ.ኤ.ኣ. = 1906 ዓ.ም."} {"id": "4503", "contents": "1 January 1910 - 10 September 1910 እ.ኤ.ኣ. = 1902 ዓ.ም. 11 September 1910 - 31 December 1910 እ.ኤ.ኣ. = 1903 ዓ.ም."} {"id": "4509", "contents": "1 January 1907 - 11 September 1907 እ.ኤ.ኣ. = 1899 ዓ.ም. 12 September 1907 - 31 December 1907 እ.ኤ.ኣ. = 1900 ዓ.ም."} {"id": "4587", "contents": "1 January 1868 - 9 September 1868 እ.ኤ.ኣ. = 1860 ዓ.ም. 10 September 1868 - 31 December 1868 እ.ኤ.ኣ. = 1861 ዓ.ም."} {"id": "4593", "contents": "1 January 1865 - 9 September 1865 እ.ኤ.ኣ. = 1857 ዓ.ም. 10 September 1865 - 31 December 1865 እ.ኤ.ኣ. = 1858 ዓ.ም."} {"id": "4599", "contents": "1 January 1862 - 9 September 1862 እ.ኤ.ኣ. = 1854 ዓ.ም. 10 September 1862 - 31 December 1862 እ.ኤ.ኣ. = 1855 ዓ.ም."} {"id": "4617", "contents": "1 January 1853 - 9 September 1853 እ.ኤ.ኣ. = 1845 ዓ.ም. 10 September 1853 - 31 December 1853 እ.ኤ.ኣ. = 1846 ዓ.ም."} {"id": "4707", "contents": "1 January 1809 - 9 September 1809 እ.ኤ.ኣ. = 1801 ዓ.ም. 10 September 1809 - 31 December 1809 እ.ኤ.ኣ. = 1802 ዓ.ም."} {"id": "4719", "contents": "1 January 1803 - 10 September 1803 እ.ኤ.ኣ. = 1795 ዓ.ም. 11 September 1803 - 31 December 1803 እ.ኤ.ኣ. = 1796 ዓ.ም."} {"id": "4731", "contents": "1 January 1797 - 8 September 1797 እ.ኤ.ኣ. = 1789 ዓ.ም. 9 September 1797 - 31 December 1797 እ.ኤ.ኣ. = 1790 ዓ.ም."} {"id": "4743", "contents": "1 January 1791 - 9 September 1791 እ.ኤ.ኣ. = 1783 ዓ.ም. 10 September 1791 - 31 December 1791 እ.ኤ.ኣ. = 1784 ዓ.ም."} {"id": "7905", "contents": "1 January 226 - 28 August 226 እ.ኤ.ኣ. = 218 ዓ.ም. 29 August 226 - 31 December 226 እ.ኤ.ኣ. = 219 ዓ.ም."} {"id": "7911", "contents": "1 January 223 - 29 August 223 እ.ኤ.ኣ. = 215 ዓ.ም. 30 August 223 - 31 December 223 እ.ኤ.ኣ. = 216 ዓ.ም."} {"id": "4797", "contents": "1 January 1764 - 8 September 1764 እ.ኤ.ኣ. = 1756 ዓ.ም. 9 September 1764 - 31 December 1764 እ.ኤ.ኣ. = 1757 ዓ.ም."} {"id": "4827", "contents": "1 January 1749 - 8 September 1749 እ.ኤ.ኣ. = 1741 ዓ.ም. 9 September 1749 - 31 December 1749 እ.ኤ.ኣ. = 1742 ዓ.ም."} {"id": "4833", "contents": "1 January 1746 - 8 September 1746 እ.ኤ.ኣ. = 1738 ዓ.ም. 9 September 1746 - 31 December 1746 እ.ኤ.ኣ. = 1739 ዓ.ም."} {"id": "4857", "contents": "1 January 1734 - 8 September 1734 እ.ኤ.ኣ. = 1726 ዓ.ም. 9 September 1734 - 31 December 1734 እ.ኤ.ኣ. = 1727 ዓ.ም."} {"id": "4863", "contents": "1 January 1731 - 9 September 1731 እ.ኤ.ኣ. = 1723 ዓ.ም. 10 September 1731 - 31 December 1731 እ.ኤ.ኣ. = 1724 ዓ.ም."} {"id": "4881", "contents": "1 January 1722 - 8 September 1722 እ.ኤ.ኣ. = 1714 ዓ.ም. 9 September 1722 - 31 December 1722 እ.ኤ.ኣ. = 1715 ዓ.ም."} {"id": "4887", "contents": "1 January 1719 - 9 September 1719 እ.ኤ.ኣ. = 1711 ዓ.ም. 10 September 1719 - 31 December 1719 እ.ኤ.ኣ. = 1712 ዓ.ም."} {"id": "4899", "contents": "1 January 1713 - 8 September 1713 እ.ኤ.ኣ. = 1705 ዓ.ም. 9 September 1713 - 31 December 1713 እ.ኤ.ኣ. = 1706 ዓ.ም."} {"id": "5637", "contents": "1 January 1348 - 5 September 1348 እ.ኤ.ኣ. = 1340 ዓ.ም. 6 September 1348 - 31 December 1348 እ.ኤ.ኣ. = 1341 ዓ.ም."} {"id": "5649", "contents": "1 January 1342 - 5 September 1342 እ.ኤ.ኣ. = 1334 ዓ.ም. 6 September 1342 - 31 December 1342 እ.ኤ.ኣ. = 1335 ዓ.ም."} {"id": "5661", "contents": "1 January 1336 - 5 September 1336 እ.ኤ.ኣ. = 1328 ዓ.ም. 6 September 1336 - 31 December 1336 እ.ኤ.ኣ. = 1329 ዓ.ም."} {"id": "5679", "contents": "1 January 1327 - 6 September 1327 እ.ኤ.ኣ. = 1319 ዓ.ም. 7 September 1327 - 31 December 1327 እ.ኤ.ኣ. = 1320 ዓ.ም."} {"id": "5703", "contents": "1 January 1315 - 6 September 1315 እ.ኤ.ኣ. = 1307 ዓ.ም. 7 September 1315 - 31 December 1315 እ.ኤ.ኣ. = 1308 ዓ.ም."} {"id": "5715", "contents": "1 January 1309 - 5 September 1309 እ.ኤ.ኣ. = 1301 ዓ.ም. 6 September 1309 - 31 December 1309 እ.ኤ.ኣ. = 1302 ዓ.ም."} {"id": "5721", "contents": "1 January 1306 - 5 September 1306 እ.ኤ.ኣ. = 1298 ዓ.ም. 6 September 1306 - 31 December 1306 እ.ኤ.ኣ. = 1299 ዓ.ም."} {"id": "8163", "contents": "1 January 87 - 27 August 87 እ.ኤ.ኣ. = 79 ዓ.ም. 28 August 87 - 31 December 87 እ.ኤ.ኣ. = 80 ዓ.ም."} {"id": "8169", "contents": "1 January 84 - 26 August 84 እ.ኤ.ኣ. = 76 ዓ.ም. 27 August 84 - 31 December 84 እ.ኤ.ኣ. = 77 ዓ.ም."} {"id": "8175", "contents": "1 January 81 - 26 August 81 እ.ኤ.ኣ. = 73 ዓ.ም. 27 August 81 - 31 December 81 እ.ኤ.ኣ. = 74 ዓ.ም."} {"id": "8181", "contents": "1 January 78 - 26 August 78 እ.ኤ.ኣ. = 70 ዓ.ም. 27 August 78 - 31 December 78 እ.ኤ.ኣ. = 71 ዓ.ም."} {"id": "14973", "contents": "ለእግዚአብሄር የቀነቀነ ለጽድቅ ለጌታ የቀነቀነ ለወርቅ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "14985", "contents": "ለወሬ የቸኮለ እናቱን በመንገድ ይረዳል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ወሬ የሚወድ ሰው መጥፎ ነገር መስማቱ አይቀሬ ነው።"} {"id": "8199", "contents": "1 January 69 - 26 August 69 እ.ኤ.ኣ. = 61 ዓ.ም. 27 August 69 - 31 December 69 እ.ኤ.ኣ. = 62 ዓ.ም."} {"id": "8217", "contents": "1 January 60 - 26 August 60 እ.ኤ.ኣ. = 52 ዓ.ም. 27 August 60 - 31 December 60 እ.ኤ.ኣ. = 53 ዓ.ም."} {"id": "14157", "contents": "ትርጉሙ፦ በችኮላ የተሰራ ስራ ውጤቱ መጥፎ ነው።"} {"id": "14163", "contents": "ትርጉሙ፦ በደመነፍስ የሚያወራ ብዙ ጥፋትን ይሰራል።"} {"id": "14169", "contents": "ትርጉሙ፦ በችግር ውስጥ ማለፍ ለጥሩ ውጤት ቢያዘጋጅም ነገር ግን መንቀባረር ውጤቱን ይከልሰዋል።"} {"id": "8373", "contents": "ኦመር ሃያም የፋርስ ጸሐፊ ነበር። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "14181", "contents": "ሀሰተኛ ምስክር ጉልበት ይሰብር የአማርኛ ምሳሌ ነው። -"} {"id": "14187", "contents": "ሀሰተኛ ያወራውን ፈረሰኛ አይመልሰውም የአማርኛ ምሳሌ ነው። - የውሸት ወሬ የቱን ያክል ከባድ ሃይል እንዳለው የሚያሳይ ነው።"} {"id": "14205", "contents": "ሀሰትና ስንቅ እያደረ ያልቅ የአማርኛ ምሳሌ ነው። - አንድ ጊዜ የተዋሽ ውሸት ቀስ እያለ ምንነቱ እንደሚጋለጥ ያሳያል።"} {"id": "1065", "contents": "ልዑል ራስ መኮንን ወልደሚካኤል የሸዋ ንጉሥ የነበሩት የሣህለ ሥላሴ ልጅ የልዕልት ተናኘወርቅ እና የደጃዝማች ወልደሚካኤል ልጅ ናቸው። ግንቦት ፩ ቀን ፲፰፻፵፬ ዓ.ም ጎላ ወረዳ ደረፎ ማርያም በሚባል ሥፍራ ተወልደው፤ እስከ ፲፬ ዓመት ዕድሜያቸው ከአባታቸው ጋር ከኖሩ በኋላ ያጐታቸው የንጉሥ ኃይለ መለኮት ልጅ ዳግማዊ ምኒልክ ገና የሸዋ ንጉሥ እንደነበሩ፡ ወደርሳቸው ቤተ መንግሥት መጥተው፡ ባለሟል ሆኑ ። በ፲፰፻፷፰ ዓ.ም ዕድሜያቸው ሀያ አራት ዓመት ሲሆን ከወይዘሮ የሺ እመቤት ጋር ተጋብተው ሐምሌ ፲፮ ቀን ፲፰፻፹፬ ዓ.ም የወደፊቱን ንጉሠ ነገሥት ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴን ወለዱ። ልዑል ራስ መኮንን የንጉሠ ነገሥቱ ዳግማዊ ምኒልክ ተወካይ ሆነው ሁለት ጊዜ የአውሮፓን አገሮች ጎብኝተዋል። በዚህ ጊዜ እሳቸው ኢጣሊያን ሲጎበኙ በነበረ ጊዜ የኢጣሊያ ጋዘጦች የውጫሌ ውልን በተመለከተ፤ «...በውጫሌ ውል ላይ ኢትዮጵያ የኢጣሊያን ጥገኝነት ተቀብላ ውል ከፈረመች በኋላ የጀርመን ንጉሠ ነገሥት ከኢትዮጵያ የሚላከውን ማንኛውንም ደብዳቤም ሆን ጉዳይ በኢጣሊያ መንግሥት በኩል መቀበል ሲገባቸው በቀጥታ ከምኒልክ የተጻፈውን ደብዳቤ ተቀብለዋል...» እያሉ የጻፉትን ራስ መኮንን ተቃውሞአቸውን ለኢጣሊያ መንግሥት ከነገሩ በኋላ ወደ ኢትዮጵያ ሲመለሱ የውሉን መበላሸት ለአጤ ምኒልክ አሳወቁ። ከኢጣሊያንም ጋር በተደረገውም ጦርነት ራስ መኮንን ፲፭ ሺህ እግረኛ ወታደሮች ይዘው ከምኒልክ እና ታላላቅ ጦር አዛዦች ጋር ዘምተዋል። በ፲፰፻፺፰ ዓ.ም መጀመሪያ ላይ በብርቱ ስለታመሙ ለኅክምና ወደ አዲስ አበባ ለመሄድ ጥር ፬ ቀን ከከተማቸው ከሐረር ተነሱ። ጥር ፱ቀን ቡርቃ ወንዝ አድረው የጥምቀትን በዓል አክብረው ከዋሉ በኋላ ሕመሙ ስለጸናባቸው ወደ ኋላ ተመልሰው ቁልቢ ገብተው በሐኪም ይታከሙ ጀመር። እዚሁም ሲታመሙ ከቆዩ በኋላ መጋቢት ፲፫ ቀን ፲፰፻፺፰ ዓ.ም ቁልቢ ላይ አርፈው ሐረር ላይ እሳቸው በተከሉት በቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን ተቀበሩ። ዐፄ ምኒልክም የአርባቸው ለቅሶ የሚለቀሰው አዲስ አበባ እንዲሆን ባዘዙት መሠረት፤ ሰኞ ሚያዝያ ፳፪ ቀን በአዲስ አበባና በዙሪያው ያሉት የየገዳማቱና የየአድባራቱ ካህናት የክርስቲያን የፍታት ጸሎት ተድርጎ በማግስቱም ማክሰኞ የጊዮርጊስ ዕለት ሚያዝያ ፳፫ቀን ፲፰፻፺፰ ዓ.ም በሰኢ ሜዳ ላይ ድንኳን ተተክሎ፤ መኳንንቱና ሠራዊቱ ተሰብስቦ የራስ መኮንን የማዕረግ ልብሳቸውና የራስ ወርቃቸው፤ ኒሻኖቻቸውና የጦር መሳሪያቸው ተይዞ ፈረስና በቅሏቸው በወርቅ እቃ ተጭነው በሠራዊቱ መካከል እየተመላለሱ ታላቅ ልቅሶ ተለቀሰላቸው። ከአልቃሾቹም አንዱ ደግነታቸውን ለማስታወስ እንዲህ ብሎ አሟሸ፤- «ስልከኛው ሲያረዳ ነገር ተሳሳተው፤ መኮንን አይደለም ድኃ ነው የሞተው» ሕይወቴና የኢትዮጵያ እርምጃ - ቀ.ኃ.ሥ. ፲፱፻፳፱ ዓ.ም - ገጽ 1፣ 2፡ 9-10 አጤ ምኒልክ - ጳውሎስ ኞኞ ፲፱፻፹፬ ዓ.ም ገጽ 143፤ 160"} {"id": "1533", "contents": "የአለም ጤና ጥበቃ ድርጅት ጤንነትን እንደሚከተለው ይተነትነዋል፡፡ ጤንነት ማለት ሙሉ የሆነ የአካል፡ የስነልቦናዊ፡ እንዲሁም የማህበረሰብአዊ ደህንነት ነው፡፡ ይህም ሲባል የበሽታ አለመኖር ብቻ ጤነኝነትን አይገልፅም፡፡ http://www.who.int/about/definition/en/ ስለዚህም በሽታ ማለት የማንኛውንም ግለሰብ የአካል፡ የስነልቦናዊ፡ ወይም የማህበረሰብአዊ ደህንነትን የሚያቃውስ ሁኔታ ነው፡፡ በሽታ በተለያየ ጠንቅ መንገድ ሊነሳ ይችላል፡፡ 1. በተፈጥሮ የሚከሰት አካላዊ/ ይዘታዊ ጉድለት ወይም መዛባት 2. በዘር የሚወረስ ለተወሰኑ በሽታዎች ተጠቂነት (ለምሳሌ፡ የደም አለመርጋት ችግሮች) 3. ከወሊድ ችግሮች ጋር በተያያዘ (ለምሳሌ፡ የነርቭ ጉዳት) 4. በጥቃቅን ህዋሳት ምክንያት a. ቫይረሶች፡ (ለምሳሌ፡ ኩፍኝ፤ ጉድፍ፤ ጆሮ ደግፍ፤ ጉንፋን፤ የህፃናት ተቅማጥ፤ ኤድስ b. ባክቴሪያዎች (ለምሳሌ፡ የሳምባ ምች፤ ተስቦ፤ የደም ተቅማጥ፤ የሳምባ ነቀርሳ፤ ቁምጥና፤ ቂጥኝ c. ጥገኞች፤ ፓራሳይቶች (ለምሳሌ፡ ግርሻ፤ ወባ፤ ሻህኝ፤ እንዲሁም ዝሆኔ፤ የውሻ ኮሶ፤ ወስፋት እና ሌሎች ጥገኛ የአንጀት ትላትሎች) d. ፈንገሶች (ለምሳሌ ጭርት እና መሰል የቆዳ በሽታዎች) 5. በምግብ ወይም አስፈላጊ የምግብ ንጥረ ነገሮች ጉድለት (ለምሳሌ፡ የደም ማነስ፤ ክዋሾርኮር) 6. በአካል ላይ በሚደርስ ቀጥተኛ አደጋ፡ (ለምሳሌ፡ ቃጠሎ፡ የመኪና አደጋ፡ ድብደባ) 7."} {"id": "14385", "contents": "ዳግማዊ ዓፄ ምኒልክ በየጊዜው ከጻፏቸው ታሪካዊ ደብዳቤዎች (በተቻለ መጠን በቀጥታ ከአማርኛው የተወሰዱ )እኒህ ንጉሠ ነገሥት ታላቅና ብልህ መሪ፣ አገር ወዳድ፣ ሃይማኖተ ጽኑዕ እና የዘመኑን የአውሮፓውያንን ተንኮለኝነት በጥልቅ የተረዱ ኢትዮጵያዊ ንጉሠ ነገሥት እንደነበሩ መገንዘብ እንችላለን። ይኼ ደብዳቤ በኢትዮጵያ ድል አድራጊነት የአድዋ ጦርነት ባከተመ በወሩ የተጻፈ ሲሆን፣ በራሳቸው በንጉሠ ነገሥቱ ቃላት፣ የአውሮፓውያንን ተንኮለኝነት፣ የኢጣልያን ተንኳሽነት በአጭሩ የጦርነቱን መንስዔና የራሳቸውንም ቆራጥነትና ብልህነት በሦስት ገጽ ደብዳቤ እንማራለን። ለዚህ ምላሽ መነሻ የሆነው ምርኮኞች ኢጣልያውያንን ለማስፈታት ጳጳሱ የላኩላቸው የመጽንዖ ደብዳቤ መሆኑን መገመት ይቻላል። ወዲያውም የጳጳሱ መልክት በክርስቲያንነት መንፈስ ማስመሰያም የተሞላ እንደነበር ከዚህ ከምኒልክ ደብዳቤ እንገምታለን። ሞዓ አንበሳ ዘእምነገደ ይሁዳ ዳግማዊ ምኒልክ ሥዩመ እግዚአብሔር ንጉሠ ነገሥት ዘኢትዮጵያ። ይድረስ ከሮም ሊቀ ጳጳሳት ሌዎን ፲፫ ኛ፤ ሰላም ለርስዎ ይሁን ክቡር ሊቀ ጳጳሳት ሆይ። በዚህ ደብዳቤ ቀጥሎ የሚጻፈውን ግፌን አስታውቅዎታለሁ። የኢትዮጵያ ነጻነቷና ራሷን የቻለች መንግሥት ባጠገቧም ጎረቤት የሌላት መሆኗ አስቀድሞ በዮሮፓ መንግሥታት ሁሉ የታወቀ ነው። ከግራኝ ዠምሮ እስካሁን በአሕዛብ እጅ ተከባ ዘወትር በጦርነት ድካም ነው ኑሯችን። ከዮሮፓ የጦር መሳሪያ አስመጥቼ ሠራዊቴን ዘወትር ከጦርነት ድካም አሳርፋለሁ ስል ከንጉስ ዑምበርቶ አባት"} {"id": "14391", "contents": "መናፍቅ መንፈቅ ከሚለው ቃል የተገኘ ሲሆን፣ መንፈቅ ማለትም ግማሽ ማለት ነው። መናፍቅ ማለት ከፍሎ የሚያምን ሙሉ እምነት የሌለው ማለት ነው። በክርስትና ትምህርት የማያምን ሰው መናፍቅ አይባልም። ከሀዲ ወይም አህዛብ ይባላል እንጂ። በክርስትና ትምህርት አምናለሁ ብሎ ነገር ግን ሙሉ የክርስቶስንና የአባቶች ውሳኔዎችን የማይቀበል አካል መናፍቅ ይባላል። መጽሐፍ ቅዱስ ስለአምላክ ማንነት የሚናገረውን የማይቀበል፡ የአምላክን ፈቃዳትና ትእዛዛት በተዛባ መልኩ የሚያስተምር መናፍቅ ይባላል። ለምሳሌ፡ 1. መጽሐፍ ቅዱስ አምላክ በአንድነት በሦስትነት ይኖራል እያለ አምላክ አንድ አካል ብቻ አለው የሚሉ መናፍቃን ይባላሉ፡፡ 2. መጽሐፍ ቅዱስ ኢየሱስ ክርስቶስ አምላክ ነው እያለ የኢየሱስ ክርስቶስን አምላክነት የማይቀበሉ፤ ኢየሱስ ክርስቶስ የአብ ልጅ ሳይሆን የአብ ፍጡር ነው የሚሉት መናፍቃን ይባላሉ። 3. የእግዚአብሔር ቃል ሰው ለመዳን እምነትና ሥራ ያስፈልገዋል እያለ ድህነት በእምነት ብቻ ነው የሚሉ እንደ ቃሉ መናፍቃን ይባላሉ ነገር ግን መዳን በ እምነት እንደሆነ ሀዎርያ ፓውሎስ ይናገራል 4. በቅዱስ ቃሉ (በመጽሃፍ ቅዱስ)ያልተጻፈውን አይነት የሚያመልኩ፣ በቃሉ ላይ የሚጨምሩና የሚቀንሱ፥ እንዲሁም የቃሉን ትርጉም የሚያንሻፍፉ መናፍቅ ይባላሉ፠"} {"id": "14415", "contents": ""} {"id": "14427", "contents": "ሁሉ ሄደ ተበተነ እህና እኔ ቀረነ አለ ያዘነ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሁሉ ሄደ ተበተነ እህና እኔ ቀረነ አለ ያዘነ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የመለያየትን አስከፊነትን የሚያሳይ ነው።"} {"id": "2067", "contents": "የጥቁር አባይ ወንዝ (ደግሞ ግዮን፥ ከእንግሊዝኛም ብሉ ናይል) ከጣና ሐይቅ ይመነጫል። ካርቱም፥ ሱዳን ሲደርስ ከነጭ አባይ ጋር ተገናኝቶ ከዚያ አባይ ወንዝ (ናይል) በግብጽ በኩል ወደ ሜዲትራኒያን ባሕር ይፈሳል። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "2079", "contents": "አዲግራት በኢትዮጵያ የትግራይ ክልል ከተማ ሲሆን በምስራቃዊ ዞንና በጋንታ አፈሹም ወረዳ ይገኛል። በ1998 ማዕከላዊ የስታትስቲክስ ባለስልጣን እንደተመነው የ65,237 ሰው መኖሪያ ሲሆን ከነሱም 32,586 ወንዶችና 32,651 ሴቶች ይገኙበታል። አዲግራት ከመቀለ በሰሜን በኩልና ከሰናፌ በደቡብ በኩል ትገኛለች። በሌላ ገለልተኛ ትምና ደግሞ የ84,769 ሰው መኖሪያ ተደርጎ ተገምቷል። የከተማው አቀማመጥ በ14°16′ ሰሜን ኬክሮስ እና 39°27′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ነው። አዲግራት ከ1862 በፊት የአዲግራት ቤተክርስቲያን በ1859 በእንግሊዞች ፎቶ እንደተነሳ አዲግራት ^ ማዕከላዊ የስታትስቲክስ ባለስልጣን, population.pdf ^ Butler, Rhett A., 2005 population estimates for cities in Ethiopia"} {"id": "14451", "contents": "ሁሉ አማረሽን ዲስኮ (disco) አታውጧት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሁሉ አማረሽን ዲስኮ (disco) አታውጧት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሁሉ አማረሽን ገብያ አታውጧት ከሚለው አባባል ጋር ተመሳሳይ ይዘት አለው።"} {"id": "14457", "contents": "ሂዳ ጉበት ይነሷታል ታናሽ ታላቅ ላኩልኝ አለች የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሂዳ ጉበት ይነሷታል ታናሽ ታላቅ ላኩልኝ አለች የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "14469", "contents": "ህግ ይኖራል ተተክሎ ስርአት ይኖራል ተዛውሮ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ህግ ይኖራል ተተክሎ ስርአት ይኖራል ተዛውሮ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ከስርዓት ይልቅ የህግ የበላይነትና ጸንቶ የመቆም ባህሪውን የሚያሳይ ነው።"} {"id": "2367", "contents": "የሶማሌ ክልል (ክልል 5) ከኢትዮጵያ ዘጠኝ ክልሎች አንዱ ነው። ዋና ከተማው ጅጅጋ ነው። 279,252 ካሬ ኪ.ሜ. ቦታ ሲሸፍን በ1991 የሕዝብ ብዛቱ 3,602,000 ነበር። ክልሉ በጣም ብዙ የሶማሌ ብሔረሰቦች ይገኙበታል። በ1970ዎቹ እ.ኤ.አ. ሶማሊያ ቦታውን በወውረር ከኢትዮጵያ ጋር ጦርነት አስነስታ ነበር። ከነዚህም ዋነኛው የኦጋዴን ጦርነት ነው። በአፕሪል 2005 እ.ኤ.አ. ከባድ ዝናብ በክልሉ እና ሶማሊያ ጎርፍ አስከትሏል። ይህም የሸበሌ ወንዝን አንዲሞላና አካባቢውን በውሃ እንዲያጥለቀልቅ አድርጓል። ይህ ደግሞ ከ100 በላይ የሚሆኑ ሰዎችን ሞት አስከትሏል። ^ \"፳፻፬ ዓ.ም. ብሔራዊ ስታቲስቲክስ\". ማዕከላዊ ስታቲስቲክስ ኤጀንሲ. በሰኔ ፳፪ ቀን ፳፻፮ ዓ.ም. የተወሰደ."} {"id": "2415", "contents": "የጋምቤላ ሕዝቦች (ክልል 12) ከኢትዮጵያ ዘጠኝ ክልሎች አንዱ ነው። ዋና ከተማው ጋምቤላ ነው። 25,369 ካሬ ኪ.ሜ. ቦታ የሚሸፍን ሲሆን በ1991 የሕዝብ ብዛቱ 206,000 ነበር። ጋምቤላ ትልቅ የነዳጅ ሀብት አንዳላት ይታመናል። የክልሉ ዋና ብሄር የ[[1ኛ አኝዋክ ፤2ኛ ኑዌር ፤3ኛ ማጃንግ ፤ 4ኛ ኮሞ ፤ 5ኛ ኦፖ ] ብሄርስቦችናቸው። ^ ሀ ለ \"፳፻፬ ዓ.ም. ብሔራዊ ስታቲስቲክስ\". ማዕከላዊ ስታቲስቲክስ ኤጀንሲ. በሰኔ ፳፪ ቀን ፳፻፮ ዓ.ም. የተወሰደ."} {"id": "11589", "contents": ""} {"id": "11607", "contents": "ነሐሴ ፲፫ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፫፻፵፫ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፳፫ ቀናት በ ዘመነ ዮሐንስ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፳፪ ቀናት ይቀራሉ። ከኢትዮጵያን ሪፖርተር ፦ \"ሆያ ሆዬ\" በሚል አርስት ነሐሴ ፲፫ ቀን ፳፻፩ ዓ.ም የወጣ አንቀጽ \"መጣና ባመቱ አረ እንደምን ሰነበቱ ክፈትልኝ በሩን የጌታዬን ሆያ-ሆዬ-ሆ\" እያሉ ልጆች በዜማ እያወረዱ፣ በየመንደሩ እየተሽከረከሩ የሚጫወቱት ለቡሄ በዓላቸው ነው፡፡ ከትውልድ ወደ ትውልድ ሲተላለፍ የኖረ፣ አሁንም እየቀጠለ ያለ ትውፊት ነው፡፡ ዛሬ ነሐሴ ፲፫ ቀን የበዓሉ ክብር ነው፡፡ በተለይ ነባሩን ትውፊት ይዞ የሚገኘው በገጠር አካባቢ ነው፡፡ ቡሄኞቹ ልጆች ለበዓሉ አስቀድመው ይዘጋጃሉ፡፡ ጅራፍ ሲገምዱና ሲያጮሁ ይሰነብታሉ፡፡ እናቶችም ለበዓሉ የሚሆን ሙልሙል ዳቦ ያዘጋጃሉ፡፡ እየጨፈሩ ለሚመጡ ልጆችም ያበረክታሉ፡፡ በአዲስ አበባ ባሁን ጊዜ እየዞሩ ከሚጨፍሩት ሕፃናት ሌላ በከተማዋ ዳርቻ የሚኖሩ ጎረምሶችም በኦሮምኛ የቡሄ ጭፈራቸውን፣ ቄጠማ እያበረከቱ የሚያስኬዱበት ሥርዓት አላቸው፡፡ ቡሄ ጎላጣ፣ መላጣ ማለት እንደሆነ መጻሕፍት ይገልጻሉ፡፡ የክረምቱ ጨለማነት አልፎ ወደ ብርሃን፣ ወደ ጥቢ የሚያመራበት፣ ወደ መፀው የሚዘለቅበት ወገግታ የሚታይበት እንደሆነ ይታመንበታል፡፡ ከቡሄ በኋላ የጠነከረ ክረምት ስለማይኖርም \"ቡሄ ከዋለ የለም ክረምት፣ ዶሮ ከጮኸ የለም ሌሊት\" እየተባለም ይነገራል፡፡ ለባህላዊው በዓል መሠረት የሆነው፣ ኢየሱስ ክርስቶስ በሚያስተምርበት ጊዜ በታቦር ተራራ ላይ (ደብረ ታቦር) ብርሃነ መለኮቱን፣ ክብረ መንግሥቱን የገለጠበት ዕለት እንደሆነ ይጠቀሳል፡፡ ፲፱፻፷፯ ዓ/ም - የኢትዮጵያ ብሔራዊ የፖስታ ሙዚየም ተቋቋመ። ፲፱፻፸፱ ዓ.ም. ረቡዕ ዕለት፣ ታላቁ የስፖርት ሰው፣ የኦሊምፒኩ አውራ ይድነቃቸው ተሰማ ያረፉበት ቀን ነው፡፡ ፲፱፻፹፱ ዓ/ም በደብረ ዳሞ ገዳም ብዙ ታሪካዊ ፤ ሃይማኖታዊ እና ምሥጢራዊ የመጽሐፍ ቅርሶችን ያካተተው ቤተ መጻሕፍትና ሃይማኖታዊ 'ንዋየ ቅድሳት' የተከተቱበት ግምጃ ቤት ባልታወቀ ምክንያት በእሳት አደጋ ቃጠሎ ወደሙ። ፲፱፻፴፰ ዓ/ም - ፵፪ኛው የ አሜሪካ ኅብረት ፕሬዚደንት ቢል ክሊንተን በሆፕ አርካንሳ ተወለዱ ። ፲፰፻፶ ዓ/ም - ዘመነ ማርቆስ ዕሮብማታ ግራኝ ሜዳ በተባለ ሥፍራ ላይ የዓፄ ቴዎድሮስ ሚስት እቴጌ ተዋበች አረፉ። ^ ለይኩን ብርሃኑ ፥ \"ለምንት አንገለጉ አሕዛብ\" (ጥቅምት 1997)፥ ገጽ 15 http://ethiopianorthodox.org/amharic/abeyetbealat/yebealatenaatsewamat.pdf http://www.ethiopianreporter.com/content/view/6227/54/ ዶክቶር እኖ ሊትመን። የቴዎድሮስ ታሪክ፤ በብርሊን እንደሚገኝ አብነት አሳታሚው (በ፲፱፻፪ ዓ/ም) መርስዔ ኀዘን ወልደ ቂርቆስ፤ ዕለታዊ የታሪክ ድርጊት - የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን የመጀመሪያው ፓትረያርክ (፲፱፻፶፩ ዓ/ም)"} {"id": "11625", "contents": "ታኅሣሥ የወር ስም ሆኖ በኅዳር ወር እና በጥር ወር መሀከል የሚገኝ ከአስራ ሦስቱ ኢትዮጵያ የወራት አቆጣጠር ውስጥ አራተኛው የወር ስም ነው። «ታኅሣሥ» ከግዕዙ «ኅሠሠ» ከሚለው ግስ የተባዛ ነው። በቅብጢ አቆጣጠር የዚህ ወር ስም ኮያክ ነው። ይህም በጥንታዊ ግብጽ አረመኔ ሃይማኖት ከጣኦት ስም «ካ-ሔር-ካ» (የሔሩ መናፍስት) መጣ። በጎርጎርዮስ አቆጣጠር የዲሴምበር መጨረሻና የጃንዩዌሪ መጀመርያ ነው። ታኅሣሥ ፪/2 ቀን ፲፱፻፶፮/1956 ዓ/ም የብሪታንያ ቅኝ ግዛት የነበረችው ኬንያ ታኅሣሥ ፲፬/14 ቀን ፲፱፻፵፬/1944 ዓ/ም እስከ ሁለተኛው የዓለም ጦርነት ፍጻሜ በኢጣልያ ቅኝ ግዛትነት፡ እስከነጻነት ደግሞ በብሪታንያ እናፈረንሳይ ሥር የነበረችው ሊቢያ ታኅሣሥ ፳፪/22 ቀን ፲፱፻፵፰/1948 ዓ/ም በብሪታንያ ሥር ትተዳደር የነበረችው ሱዳን ታኅሣሥ ፳፪/22 ቀን ፲፱፻፶፪/1952 ዓ/ም በብሪታንያ እናፈረንሳይ ሥር ትገዛ የነበረችው ካሜሩን ዘመነ ማቴዎስ ዘመነ ማርቆስ ዘመነ ሉቃስ ዘመነ ዮሀንስ ^ The Ethiopic Calendar"} {"id": "15951", "contents": "ሴት ካልዋሸች ባልዋን ትወዳለች የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "15963", "contents": "ሴትና ፈረስ እንደኩሬ ውሀ እያደር ማነስ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "15969", "contents": "ሴት የላከው በር አያንኳኳም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሴት የላከው ወንድ ብዙ ከባድ ስራወችን መፈጸም እንዲችል የሚያስገነዝብ አባባል።"} {"id": "15975", "contents": "ስልቻ ቀልቀሎ ቀልቀሎም ስልቻ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ውሃ ቅዳ ውሃ መልስ"} {"id": "15981", "contents": "ስም ይወጣል ከቤት ይሄዳል ጎረቤት የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሰው ልጅ ማንነት ከቤቱ ጀምሮ እየታወቀ ይሄዳል"} {"id": "14619", "contents": "ልጅቱ ማሪያም ደብረ ታቦር፣ ጎንደር የሚገኝ ቤ/ክርስቲያን ሲሆን በትንሹ ራስ አሊ የተመሰረት ነው።"} {"id": "11721", "contents": "መስከረም ፲፩ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፲፩ ኛው ዕለት እና የክረምት ፹፪ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በዘመነ ሉቃስ ፫፻፶፭ ዕለታት ሲቀሩ፤ በዘመነ ዮሐንስ ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፫፻፶፬ ዕለታት ይቀራሉ። ፲፯፻፹፭ ዓ/ም በፈረንሲስ የዘውድ ስርዓት ተሽሮ አገሪቱ ሪፑብሊክ ሆነች። ፲፱፻፵ ዓ.ም - የክቡር ብላቴን ጌታ ኅሩይ ወልደሥላሴ አጽም በስደት ዘመን አርፈው ከተቀበሩበት ከእንግሊዝ አገር ወደ ውድ አገራቸው ኢትዮጵያ ተመልሶ በመንበረ ፀባዖት ቅድስት ሥላሴ ቤተ ክርስቲያን ተቀበረ። ፲፱፻፶፫ ዓ/ም - የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት መንግሥት የሥራ ሚኒስትር ከአሜሪካ ጉዟቸው ሲመለሱ ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ሁለት ቦይንግ ፯መቶ፳-ቢ (Boeing 720B) ጄት አውሮፕላኖች መግዣ እና ለቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ግንባታ የሚውል ብድር ከ ኤክሲም ባንክ (Export Import Bank) ጋር የስምምነት ውል መፈራረማቸውን ይፋ አደርጉ። ፳፻፪ ዓ/ም በምዕራብ ጐጃም የአንድነት ቅርንጫፍ ቢሮ አስተባባሪዎች ላይ ድብደባ ተፈጸመ ፲፮፻፳፭ ዓ/ም - በዙፋን ስማቸው \"መልአክ ሰገድ\" የሚባሉት ዓፄ ሱስኒዩስ በጽኑ ደዌ ታመው በዕለተ ዐርብ ሞቱ፤ አዘዞ ላይ ተቀበሩ። (እንግሊዝኛ) http://en.wikipedia.org/wiki/September_21 http://www.ethiopiazare.com/index.php?start=190 መርስዔ ኀዘን ወልደ ቂርቆስ፤ ዕለታዊ የታሪክ ድርጊት - የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን የመጀመሪያው ፓትረያርክ (፲፱፻፶፩ ዓ/ም) (እንግሊዝኛ) P.R.O., FO 371/154836 - Annual Report from Ethiopia for 1960"} {"id": "11799", "contents": "ጥቅምት ፲፱ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፵፱ኛው እና የመፀው ፳፬ኛው ዕለት ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፫፻፲፯ ቀናት ሲቀሩ፣ በዘመነ ዮሐንስ፤ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፫፻፲፮ ቀናት ይቀራሉ። ፲፰፻፶፮ ዓ.ም. - ጀኔቭ ላይ የተሰበሰቡ የአሥራ ስድስት አገሮች ልዑካን የዓለም አቀፍ ቀይ መስቀል ማኅበር ለመመሥረት ተስማሙ። የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር በ፲፱፻፳፰ ዓ.ም ተመሥርቶ በ፲፱፻፵፫ ዓ.ም. የዓለም አቀፋዊው ማኅበር አባል ሆነ። ፲፱፲፭ ዓ.ም. - የኢጣልያው ንጉሥ ቪክቶር ኢማኑኤል ሦሥተኛ ለፋሽሽት መሪው ለቤኒቶ ሙሶሊኒ የጠቅላይ ሚኒስቴርነት ሥልጣን ሰጡ። ፲፱፻፲፮ ዓ.ም - በአንደኛው የዓለም ጦርነት የተሸነፈውና የተሠባበረው የኦቶማን ግዛት አክትሞ በቦታው የቱርክ ሪፑብሊክ ተመሠረተ። ፲፱፻፵፱ ዓ.ም. - በሱዌዝ ሽብር መጀመሪያ የእስራኤል ሠራዊቶች የግብጽን ሠራዊቶች ወደ ሱዌዝ ቦይ በመግፋት የሲናይን በረሀ ማርከው ያዙ። ፲፱፻፶፫ ዓ/ም - የሱዳን መሪ ጄኔራል ሞሐመድ አቡድ በኢትዮጵያ የአንድ ሳምንት ጉብኝታቸውን ጀመሩ። በዚህ ጉብኝትም በንጉሠ ነገሥቱ ፴ኛ የዘውድ በዐል አከባበር ተሳትፈዋል። ፲፱፻፶፯ ዓ.ም. - በምሥራቅ አፍሪቃ ታንጋኒካ እና የዛንዚባር ደሴት ተዋሕደው የታንዛኒያ ሕብረት ሪፑብሊክን መሠረቱ። ፲፱፻፷፯ ዓ/ም - የኢትዮጵያ ጊዜያዊ ወታደራዊ መንግሥት (ደርግ) ሥልጣን ሲጨብጥ ቀርበው እንዲመረመሩ ባዘዛቸው መሠረት ባለመገኘታቸው የቀድሞው ንጉሠ ነገሥት የልጅ-ልጅ የልዑል ዳዊት መኮንን እና የትግሬውን አገረ ገዥ የልዑል-ራስ መንገሻ ሥዩምን ንብረት ወረሰ። እንዲሁም ደርግ ባስተላለፈው አዋጅ መሠረት በ”ብሔራዊ የሥራ ዘመቻ” ላይ ሳይሳተፉ የሚቀሩ ተማሪዎችን በጽኑ እንደሚቀጣ በዚሁ ዕለት አስታወቀ። ^ http://www.redcrosseth.org/ http://www.icrc.org/IHL.nsf/FULL/115?OpenDocument (እንግሊዝኛ) P.R.O., FO 371/154836 - Annual Report from Ethiopia for 1960 {{en]] P.R.O., FCO 371/1829 - ANNUAL REVIEW FOR ETHIOPIA FOR 1974"} {"id": "14715", "contents": "ጋፋት በደቡብ ጎንደር ከደብረ ታቦር ትንሽ ወጣ ብላ የምትገኝ ቦታ ናት። በዚች ቦታ ከጥንት ጀምሮ አንጥረኞችና የእጅ ጥበብ አዋቂወች ይኖሩበት እንደነበር ትውፊት አለ። ሆኖም ግን በታሪክ ትልቅ ቦታን ያገኘቸው በ19ኛው ክፍለ ዘመን ዓፄ ቴዎድሮስ የሴባስቶፖል መድፍን የአውሮጳ ሚስዮናውያን የአካባቢውን አንጥረኞችንና ቀጥቃጮችን በማሰለፍ በዚህ ቦታ አስርተው በማስመረቃቸው ነው። ከሴባስቶፕል በተጨማሪ 8 ሌሎች መድፎች ተሰርተው እንደነበር እና ላያቸው በአማርኛ በተጻፉ ጥቅሶች ያጌጡ እንደነበር ሚሲዮኑ ቴዎፍሎስ ዋልድማየር መዝግቧል። ይህ ቦታ የዚያን ዘመኑን የስራ እንቅስቃሴ የሚያሳዩ ቅሪቶች ብዙ የሉትም። ምክንያቱም ንጉሱ ወደ መቅደላ ሲሄዱ ከተማውን አቃጥለውት ነበርና። ^ Erlebnisse in Abessinien in den Jahren 1858-1868 ገጽ 82-86"} {"id": "14745", "contents": "አርጎባ ኢትዮጵያ በደቡብ እስከ ባሌ በምስራቅ እስከ ሐርር፣ አፋር ሰሜን ወሎ ትግራይ ክፍል ድረስ የሚኖሩ አርጎብኛ ቋንቋ የሚናገሩ ሰዎችን የሚገልጽ ቃል ነው። አርጎባ በአፋር ዞን 3 የአርጎባ ልዩ ወረዳ፣ አዋሽ ሠባት ኪሎ፣ ወረርና የመሳሰሉት፣ በአማራ ሰሜንሸዋ (ምንጃር - መልካጅሎ፣ ጮባ፣ በረኸት፣ አሳግርት፣ ሸዋ ሮቢት፣ አጣዬ፣ ጣርማበርና የመሳሰሉት፣ በደቡብ ወሎዞን እና ኦሮሚያ ልዩ ዞኖች እንዲሁም በኦሮሚያና ሀረሪ ክልሎች በስፋት ይኖራል። አርጎባ የሚለው ስያሜ «በወቅቱ የነበሩ አፄዎች አረብ ገባ ብለው የአርጎባ ማህበረሰብን መጠርያ ከአርጎባ ጋር ያያልዙታል። ይህ የብሄረሰቡ ትክክለኛ መጠርያ ሳይሆን ሊሉ የፈለጉት ውጫዊ ናቸው ለማለት ነው። አርጎባዎች  መቶ በመቶ የእስልምና ሃይማኖት ተከታዮች ናቸው። በእርሻ በንግድና በሽመና ይተዳደራሉ። ኢትዮጵያ ይኖር የነበረ ጥንታዊ ህዝብ ነው። በተለይ በ13ኛው ክፍለ ዘመን የይፋት ወላስማ ሥርወ መንግስት ንግድን መስርቶ ይኖር የነበረ በኢትዮጵያ የመጀመርያውን እስላማዊ መንግስት የመሰረተ ከዚያም በሁለተናዉ ሂጅራ በነብዩ መሃመድ የእስልምና እምነት ተከታዮች ከቁርሾች ጋር በነበረው ግጭት ወደ ኢትዮጵያ የገቡ አረቦችን ተቀብሎ ያስተናገደ ሃይማኖታቸውንም የተቀበለ የኢትዮጵያ የመጀመርያው የሙስሊም ማህበረሰብ ነው ማለት ይቻላል።"} {"id": "16419", "contents": "አልፋ ዩኒቨርሲቲ በኢትዮጵያ ውስጥ ከሚገኙ የግል ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት አንዱ ሲሆን በተለይም የርቀት ትምህርትን ለሀገሪቱ በማዳረስ ግንባር ቀደሙ ነው። (ይህ ትምህርት ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "11865", "contents": "ኅዳር ፲፩ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፸፩ኛው እና የመፀው ወቅት ፵፮ተኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፪፻፺፭ ቀናት በ ዘመነ ዮሐንስ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፪፻፺፬ ቀናት ይቀራሉ። ፲፱፻፲ ዓ/ም - ዩክራይን ሪፑብሊክ ሆነች። ፲፱፻፴፰ ዓ/ም - በጀርመን የናዚ ቡድን መሪዎች የነበሩ ሃያ ሰዎች በተከሰሱበት የጦርነት ወንጀሎች በኑረንበርግ ከተማ ወታደራዊ ችሎት ለፍርድ ቀረቡ። ፲፱፻፵ ዓ/ም - የብሪታንያ አልጋ ወራሽ ልዕልት ኤልሳቤጥ (የአሁኗ ዳግማዊት ንግሥት ኤልሳቤጥ) በለንደን ዌስትሚኒስተር አቤ ሌፍተናንት (አሁን ልዑል የኤዲንበራ ዱከ) ፊሊፕ ማውንትባተን አገባች። ፲፱፻፶፮ ዓ/ም - የልደታን አየር ዠበብ ማረፊያ የተካው አዲሱ የቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ(የቀድሞው የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ አውሮፕላን ማረፊያ) በቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ተመርቆ ተከፈተ። በዚሁ ዕለት ንጉሠ ነገሥቱ የዓመቱን የፓርላማ ጉባዔ ከፈቱ። በዚሁ ዕለት እና ሰዓት የየጠቅላይ ግዛቱ ገዢዎች በተገኙበት ሥርዓት የአስመራ፤ የድሬ ዳዋ እና የጅማ አየር ማረፊያ ጣቢያዎች ተመርቀዋል። ፲፱፻፷፯ ዓ/ም - በአስተዳደር ጥፋት እና በሙስና ወንጀል ተከሰው በልዩ ወታደራዊ ፍርድ ቤት የቀረቡትን የቀድሞ ባለ-ሥልጣናት መመርመሪያ እንዲሆን የተዘጋጀው አዲስ ሕግ በነጋሪት ጋዜጣ አዋጅ ቁጥር ፰ ታውጆ ወጣ። ይህ ድንጋጌ ባ፲፱፻፵፱ ወንጀለኛ መቅጫ ሕግ ላይ ተጨማሪ ነው። ፲፱፻፷፯ ዓ/ም - ከወላይታ-ሶዶ ተነስቶ በምዕራብ ወለጋ ዞን ወደምትገኘው በጊ መንገደኞችን የጫነው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዲ-ሲ ፫ (Douglas C-47A-30-DL) ለመነሳት ሲያኮበክብ ተከስክሶ ከጥቅም ውጭ ሆኗል። በዚህ አደጋ ሦስቱ አብራሪዎቹ ሕይወታቸው አልፏል። ፲፱፻፹፰ ዓ/ም - የብሪታንያ አልጋ ወራሽ የልዑል ቻርልስ ሚስት ልዕልት ዳያና ስለጋብቻቸው መፍረስ እና እርሷም ከሌሎች ወንዶች ጋር ስለማመንዘሯ በቢ."} {"id": "11919", "contents": "ፓትሪስ ደ ማክ ማሆን (1865-1871) (በ ፈረንሳይኛ ፡ Patrice de Mac Mahon) 3ኛ የፈረንሣይ ፕሬዚዳንት ነበሩ።"} {"id": "11925", "contents": "አርማን ፋሊዬር (1898-1905) (በ ፈረንሳይኛ ፡ Armand Fallières) 9ኛ የፈረንሣይ ፕሬዚዳንት ነበሩ።"} {"id": "16509", "contents": "ቀልድና ቅዘን ቤት ያጠፋል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ብዙ የሚቀልድን ሰው ለማጣጣል"} {"id": "12003", "contents": "ኅዳር ፳፮ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፹፮ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፪፻፹ ቀናት በ ዘመነ ዮሐንስ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፪፻፸፱ ቀናት ይቀራሉ። ፲፬፻፹፭ ዓ.ም. ክሪስቶፎሮ ኮሎምቦ የሂስፓኒዮላን ደሴት (የአሁኗ ሀይቲ ደሴት]]ን እና የዶሚኒካን ሪፑብሊክን በመርገጥ የመጀመሪያው አውሮፓዊ ሆነ። ፲፱፻ ዓ/ም - የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት እና የታላቋ ብሪታኒያ መንግሥታት፤ ከዶሎ እስከ ሱዳንግዛት ድረስ ያለውን የኢትዮጵያን ድንበር ለማስመር ስምምነት ፈረሙ። ፲፰፻፳፬ ዓ.ም. የቀድሞው የአሜሪካ ፕሬዚደንት ጆን ክዊንሲ አዳምስ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት (House of Representatives) በዓባልነት ተመርጠው መቀመጫቸውን ያዙ። ፲፱፻፶ ዓ.ም. በኢንዶኔዥያ የአገሪቱ ፕሬዚደንት ሱካርኖ የሆላንድ ዜጎችን በሙሉ ከአገሪቱ አባረረ። ፳፻፩ ዓ.ም. በሩሲያ ውስጥ የአሜሪካ እና የሩሲያ ባለ ሙያዎች በ፲፱፻፹፬ ዓ.ም. ተቆፍሮ የተገኘውን የሰው አጽም የአገሪቱ የመጨረሻ ንጉሥ ዳግማዊ ዛር ኒኮላስ አጽም መሆኑን አረጋገጡ። ፲፰፻፺፪ ዓ.ም. በ፲፱፻፶፰ ዓ.ም. ያረፈው የአሜሪካው ‘ብሉስ’ ሙዚቀኛ ሳኒ ቦይ ዊሊያምሰን ፲፰፻፺፬ ዓ.ም. አሜሪካዊው የተንቀሳቃሽ ምስል ባለሙያ ዎልት ዲዝኒ ፲፰፻፹፬ ዓ.ም. የ’ክልላሲክ’’ ሙዚቃ ደራሲው የአውስትሪያ ተወላጅ ዉልፍጋንግ አማዴዮስ ሞዛርት በቪዬና ከተማ አረፈ። ፲፱፻፺፮ ዓ.ም. ኢትዮጵያዊው ደራሲ ዶ/ር ሀዲስ ዓለማየሁ በዘጠና አራት ዓመታቸው አረፉ (እንግሊዝኛ) P.R.O., Annual Report from Abyssinia for 1907 and 1908 - Folio 2957 (እንግሊዝኛ) http://www.nytimes.com/learning/general/onthisday/20081205.html (እንግሊዝኛ) http://en.wikipedia.org/wiki/December_5"} {"id": "16545", "contents": "ቀን ሳይቆጥሩ ውሻ ሳይጠሩ ደረሰ በእግሩ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "16551", "contents": "ቀን ቢቆጥሩ ውሻ ቢጠሩ ደረሰ በእግሩ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ቀን ቢቆጥሩ ውሻ ቢጠሩ ይደርሳል በእግሩ"} {"id": "16557", "contents": "ቀን እስኪያልፍልሽ ያባትሽ ሎሌ ያግባሽ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "16563", "contents": "ቀን እስኪያልፍ ያባቴ ባሪያ ይግዛኝ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ቀን እስኪያልፍ ያባቴ ባሪያ ያግባኝ"} {"id": "16569", "contents": "ቀን የሰጠው ቅል ድንጋይ ይሰብራል የአማርኛ ምሳሌ ነው። በጊዜ ሂደት ጠንካራ የነበረው ደካማ ይሆናል፣ ደካማው ጠንካራ፣ በዚህ ጊዜ በአንድ ወቅት ደካማ የነበረው ጊዜ ሲለወጥ የጠንካራው የበላይ ይሆናል"} {"id": "16575", "contents": "ቀንዱ ሰማይ ጠቀስ ጭራው ምድር አበስ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "16581", "contents": "ቀድሞ ነበር እንጂ መጥኖ መደቆስ አሁን ምን ያደርጋል ድስት ጥዶ ማልቀስ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ንድፍ የማውጣትን ፣ አርቆ የማሰብን ሁኔታ የሚመክር"} {"id": "14811", "contents": "ሽጉጥ በአንድ እጅ ብቻ ሊተኮስ የሚችል የጠመንጃ አይነት ነው። ሁለተኛው እጅ ድጋፍ ሊሰጥ ይችላል ወይንም ሌላ ተግባር ላይ ሊሰማራ ይችላል። የሽጉጥ አይነቶች ብዙ ቢሆንም ጥንታዊው ሽጉጥ ግን በ ቻያኖች የተሰራው ትንሹ በእጅ የሚተኮስ መድፍ ነበር። ጥይት ይጎርስና እሳት የጋመ ክብሪት ከበስተጀርባው በተሰራ ቀዳዳ አሾልቆ ውስጥ ያለን ባሩድ ሲነካ ይተኩሳል። ቃታ የሚባለው ክፍል ከመጠን በፍጥነት መሳቡ እርግጫ የተባለውን ሁናቴ ያበዛል።"} {"id": "16599", "contents": "ቁመቷ ቢያጥር እንደ ድምብላል ውዷ ክፉ ነው ይደበልላል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዋናው ቁመት አይደለም ይመስላል"} {"id": "16635", "contents": "ሲሚንቶ የግንባታ ግብአት ሲሆን መዋቅሮችን ለመስራት እና እርስ በርስ ለማያያዝ ይጠቅማል። ይህ ቁስ ተሰርቶ ከደረቀ በኋላ የመጠንከር ባህሪ አለው።"} {"id": "14829", "contents": "ለሞኝ ንገረው ምን ይሰማ ብዬ ለብልህ ንገረው ምን ይሳተው ብዬ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሞኝ እራሱን እንዲያዳምጥና ብልህ ግን የተባለውን እንዲያዳምጥ ያስረዳል።"} {"id": "16665", "contents": "ቂልን ድንጋይ ተማትቶ ጌታና ሎሌ ተሟግቶ የማይሆን ነው ከቶ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "16671", "contents": "ቂጡን የተወጋ ውሻ እንደልቡ አይጮህም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "16689", "contents": "ቄስና ንብ እያዩ እሳት ይገባሉ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "12429", "contents": "ጨረቃ (ምልክት፦)"} {"id": "12435", "contents": "ኖቪ ድቩር ክሩለፍስኪ (ፖሎንኛ፡- Nowy Dwór Królewski «አዲስ ንጉሳዊ ግቢ») በፖሎኝ የሚገኝ መንደር ነው። 190 ሰዎች ይኖሩበታል። በቀውምኖ ከተማ ዙሪያ ነው። መንደሩ መጀመርያ የተመዘገበ 1390 ዓ.ም. ሲሆን በጀርመንኛ ስሙ ኖይሆፍ ይባል ነበር። እስከ 1423 ዓ.ም. ድረስ በቲውቶኒክ ወታደራዊ ስርአት ርስት ነበረ።"} {"id": "12903", "contents": "ኒኑስ በጥንታዊ የግሪክ ታሪክ ጸሃፊዎች ዘንድ የነነዌ መስራችና የአሦር ንጉስ ነበረ። ለዘመናዊ ሥነ ቅርስ የታወቀ አንድ ግለሰብ አይመስልም፤ ዳሩ ግን የአያሌ ታሪካዊ ወይም አፈ ታሪካዊ ግለሰቦች ትዝታ በአንድ ስም በግሪኮች በኋለኛ ዘመን እንደ ተዘከረ አሁን ይታስባል። የንጉሥ ኒኑስና ሚስቱ ንግሥት ሴሚራሚስ ስሞች በጽሁፍ መጀመርያ የተገኘው ክቴስያስ ዘክኒዱስ (400 ዓክልበ. ገዳማ) በጻፈው በፋርስ አገር ታሪክ ነው። ክቴስያስ ለ2 አርጤክስስ (2 አርታሕሻጽታ) የመንግሥት ሀኪም ሆኖ የፋርስ ነገሥታት ታሪካዊ መዝገቦች አንብቤያለሁ ብሎ አሳመነ። ከዚህ በኋላ የግሪክ ታሪክ ጸሐፊ ዲዮዶሮስ ሲኩሉስ የክቴስያስን ወሬ አስፋፋ። የአለም ታሪክ ሊቃውንት እስከ 1880ዎቹ ድረስ የኒኑስ ታሪክ ዕውነት መሆኑን ይቈጠሩት ነበር። በዚያን ጊዜ የኩኔይፎርም ጽሕፈት ፍች ስለ ተፈታ፣ በሜስፖጦምያና በነነዌ ብዙ ቅርሶችም በመገኘታቸው፣ የአሦር ትክክለኛ ታሪክ ዕውቀት ተጨመረልን። ኒኑስ የቤሉስ ወይም ቤል ልጅ ተባለ፤ ይህም ምናልባት በሴማዊ ቋንቋ ሥር «ባል» (ጌታ) የመሰለ ማዕረግ ሊሆን ይችላል። በካስቶር ዘሮድስ ዘንድ ኒኑስ ለ52 ዓመታት ነገሰ፤ ክቴስያስም እንዳለው መጀመርያው ዓመተ መንግሥቱ 2198 ዓክልበ."} {"id": "19923", "contents": "ሬኒልዌ ሌትሾሎኒያኔ (ሰኔ ፪ ቀን ፲፱፻፸፬ ዓ.ም. ተወለደ) ደቡብ አፍሪካዊ እግር ኳስ ተጫዋች ነው። በአሁኑ ጊዜ ለካይዘር ቺፍስ እና የደቡብ አፍሪካ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድን በመሃል ሜዳ ይጫወታል። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "19977", "contents": "^ Salt, Henry, Map of Abyssinia, and the Adjacent Districts, Laid Down partly from Original Observations taken in the Country, and partly compiled from Information collected there[1]"} {"id": "19983", "contents": "ጎርጎራ ወይም ጐርጎራ (የድሮው ጎርጎራ) በጣና ሐይቅ ሰሜን የሚገኝ ልሳነ ምድርና ከተማ ነው። ጎርጎራ ከማሪያም ግምብ (አዲሱ ጎርጎራ) 5ኪሎ ሜትር በስተ ሰሜን ምስራቅ ሲገኝ፣ ከደብረሲና ደግሞ 5ኪሎሜትር በስተ ምዕራብ ይገኛል። እድሜያቸው ከ140፣000 እስከ 230፣000 የሚገመቱ የድንጋይ መሳሪያወች በጎርጎርጎራ እንደተገኙ ይጠቀሳል። ከክርስቶስ ልደት በፊት 7000 ዓ.ዓ. ጀምሮ የሸክላ ስራ ውጤቶች በአካባቢው ይመረቱ እንደነበር ከአካባቢው በተገኙ ናሙናወች ተነስቶ የኖርዲክ አፍሪካ ኢንስቲቱት ይዘግባል ወደ ቅርቡ ዘመን ስንመጣ፣ ጎርጎራ በዐፄ በእደ ማርያም ዜና መዋዕል ላይ ተጥቅሶ የሚገኝ ሲሆን፣ ከጊዜ ወደ ጊዜ ለጥንቶቹ የኢትዮጵያ መሪዎች ማረፊያ እየሆነ መጥቶ በመጨረሻ በአጼ ሱሰንዮስ የአገሪቱ ዋና ከተማ ለመሆን የበቃ ክፍል ነው ። የመንዳባ ገዳም በዚሁ ልሳነ ምድር ሲገኝ፣ በ1924 አካባቢውን ጎብኝቶ የነበረው የእንግሊዙ ቺዝማን የገዳሙ አለቃ ፍጹም ስልጣን የነበራቸውና ህግን አምልጦ ገዳሙ ውስጥ የተጠለለ ሰው ማንም እንደማይነካው እንደነበር ይዘግባል። አጼ ሱሰንዮስዋና ከተማቸውን በ1604 ከጉዛራ ወደ ጎርጎራ እንዳዛወሩ በታሪክ ይጠቀሳል። በኋላም በልጃቸው በፋሲልደስ ዘመን መጀመሪያ በዋና ከተማነት የቀጠለ ቢሆንም ቅሉ አጼ ፋሲል ጎንደር ከተማን በዋና ከተማነት በመቆርቆራቸው ዋና ከተማነቱ አቆመ። ለከተማው መዛወር የወባ በሽታ በአካባቢው መኖር እንደምክንያትነት ይገመታል። አዲሱ ጎርጎራ ከድሮው ጎርጎራ 5ኪ.ሜ. በስተ ደቡብ ምዕራብ የሚገኝ ነው። በዚህ ቦታ የሱሰንዮስ ግምብ ወይንም ማርያም ግምብ በካቶሊኩ የፖርቱጋል ጳጳስ ፔድሮ ፔዝ በ1612ዓ.ም. ተገነባ። ከ2 ዓመት በኋላ አጼ ሱሰንዮስ ሃይማኖታቸውን ወደ ካቶሊክነት ቀየሩ። ጀስዩቱ ቴሌዝ እንደመዘገበ፣ የግንቡ መታነጽ በፖርቱጋሎቹ ዘንድ የታቀደው አጼ ሱሰንዮስ ከጦርነት ተመልሰው ግንቦት፣ 1606ዓ.ም. በአካባቢው ከሰራዊታቸው ጋር እንደሰፈሩ ነበር። ፔድሮ ፔዝ ለህንጻው ስራ ነጭ አለትና የሚያጣብቅ ሸክላ አፈር እንደተጠቀመ ይገልጻል። ቤተ መንግስቱ የምድርና የፎቅ ክፍሎች የነበሩት ሲሆን ጣሪያው ለጥ ያለ ነበር። መጋቢት፣ 1612 ዓ.ም. ፔድሮ ፔዝና ሰራተኞቹ አንስተኛ የካቶሊክ ካቴድራል ከቤተመንግስቱ አጠገብ አሰሩ። ቤተመንግስቱንና ቤተክርስቲያኑን የሚከፍል፣ መስኮት የሌለው ግምብ ነበር። The View From Gondar: Part III, Gorgora by John Graham (Addis Tribune) ^ http://www.nai.uu.se/library/resources/dossiers/local_history_of_ethiopia/g/ORTGOR05.pdf ^ የአጼ በእደ ማርያም ዜና መዋዕል ^ R.E. Cheesman, \"Lake Tana and Its Islands\", Geographical Journal, 85 (1935), pp."} {"id": "19995", "contents": "*ግምጃ ቤት ማርያም *ፋሲል መዋኛ *ፋሲል ቤተክርስቲያን *ድልድይ *ቋል (ጋብቻ)ቤት *እልፍኝ ጊዮርጊስ *አጣጣሚ ሚካኤል *የፈረሰኞች አለቃ ቤት *ራስ ግምብ ምንትዋብ ግምብ* በካፋ ግምብ * *ፈረስ ቤት ፋሲል ግምብ* አዋጅ መንገሪያ* ክረምት ቤት* *ዳዊት ፫ ዙፋን ቤት *አምበሶች ቤት *ዮሐንስ ጽሕፈት ቤት *ዮሐንስ ቤተመጻሕፍት *አዋጅ ነጋሪ *ጃን ተከል ዋርካ *ትንሹ የፋሲል ግምብ ታላቁ እያሱ (ኮርቻ)ግምብ * *ሰሜን አደባባይ ተክለ ሃይማኖት የዳዊት ፫ኛ ዙፋን ቤት በቀዳማዊ እያሱ ልጅ በዳዊት ፫ኛ የተሰራ ነበር። ይሄውም የመጨረሻው ግንብ በፋሲል ግቢ ክተገነባ ከ15 ዓመታት በኋላ መሆኑ ነው። የዙፋን ቤቱ በስተስሜን በግቢው በስተሰሜን በበበካፋ ግምብ እና በአጣጣሜ ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን መካከል መሆኑ ነው። የዳዊት ቤት በአሁኑ ወቅት ጣሪያው የለም። ^ Stuart Munro-Hay, Ethiopia, the unknown land: a cultural and historical guide (London: I.B. Tauris, 2002), pp. 126-128"} {"id": "13011", "contents": "ገንፎ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚሰራ የምግብ አይነት ሲሆን፣ የሚሰራውም ከስንዴ ወይም ገብስ ዱቄት ነው። ==አዘገጃጀ ት =="} {"id": "13017", "contents": "ቂጣ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚሰራ የምግብ አይነት ሲሆን፣ የሚሰራውም ከስንዴ ዱቄት ነው። አልፎ አልፎም ዘይት፣ ስኳርና ጨውም ያካትታል።"} {"id": "13023", "contents": "እንቁላል ፍርፍር ኢትዮጵያ ውስጥ የሚሰራ የምግብ አይነት ሲሆን፣ የሚሰራውም ከእንቁላል ነው።"} {"id": "13029", "contents": "ኢትዮጵያ ውስጥ የሚሰራ የምግብ አይነት ሲሆን፣ የሚሰራውም ከሰሊጥና ስንዴ ነው።"} {"id": "13035", "contents": "ኢትዮጵያ ውስጥ የሚሰራ የምግብ አይነት ሲሆን፣ የሚሰራውም ከባቄላ ወይም አተር ወይም ከሁለቱ ድብልቅ ነው።"} {"id": "13059", "contents": "ማርች (እንግሊዝኛ: March) በጎርጎርያን ካሌንዳር ውስጥ ሦስተኛው ወር ነው። በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር ይህ ወር የየካቲት መጨረቫና የመጋቢት መጀመርያ ነው።"} {"id": "13071", "contents": "ኩባ በካሪቢያን ባሕር የሚገኝ ደሴት አገር ነው። ዋና ከተማው ሃቫና ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "3375", "contents": "ምዕተ አመታት: 19ኛ ምዕተ አመት - 20ኛ ምዕተ አመት - 21ኛ ምዕተ አመት አሥርታት: 1900ዎቹ፤ 1910ሮቹ፤ 1920ዎቹ፤ 1930ዎቹ፤ 1940ዎቹ፤ 1950ዎቹ፤ 1960ዎቹ፤ 1970ዎቹ፤ 1980ዎቹ፤ 1990ዎቹ፤ 2000ዎቹ ዘመናት: 1950 1951 1952 1953 1954 1955 1956 1957 1958 1959"} {"id": "3387", "contents": "1967 አመተ ምኅረት መስከረም 2 ቀን - ኰሙኒስት ደርግ የኢትዮጵያን ንጉሠ ነገሥት ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴን አሠሩዋቸው። መስከረም 5 ቀን - ጄኔራል አማን አንዶም የደርግ ሊቀ መንበር ተሰየመ። ኅዳር 14 ቀን - አማን አንዶምና ሌሎች ባለሥልጣናት በደርግ ተገደሉ፤ ተፈሪ በንቲ በኅዳር 19 ቀን ሊቀ መንበር ተሾመ። ኅዳር 15 ቀን - የ«ድንቅ ነሽ» አጽም በአፋር ክልል ውስጥ ተገኘ። ታኅሣሥ 4 ቀን - ማልታ ንግሥት ኤልሳቤጥን በይፋ ትቶ ሪፐብሊክ ሆነ። ታኅሣሥ 23 ቀን - የማላዊ ዋና ከተማ ከዞምባ ወደ ሊሎንጔ ተዛወረ። ሚያዝያ 9 ቀን - የፕኖም ፔን ውድቀት፣ የክመር ሩዥ ኰሙኒስት ሃያላት መላውን ካምቦዲያ ያዙ። ሚያዝያ 22 ቀን - የሳይጎን ውድቀት፣ የስሜን ቬትናም ኰሙኒስት ሃያላት መላውን ደቡብ ይዘው የቬትናም ጦርነት ተጨረሰ። ግንቦት 8 ቀን - የሲኪም መንግሥት ወደ ሕንድ ተጨምሮ ሲኪም ክፍላገር ሆነ። ሰኔ 18 ቀን - ሞዛምቢክ ከፖርቱጋል ነጻ ወጣ። ሰኔ 28 ቀን - ኬፕ ቨርድ ከፖርቱጋል ነጻነቱን አገኘ። ሰኔ 29 ቀን - ኮሞሮስ ነጻነት ከፈረንሳይ አዋጀ። ሐምሌ 5 ቀን - ሳን ቶሜ እና ፕሪንሲፔ ነጻነት ከፖርቱጋል አገኘ። ነሐሴ 15 ቀን - የኩባ ሃያላት ደቡብ አፍሪካን ለማቃወም ወደ አንጎላ ጦርነት ገቡ። ነሐሴ 17 ቀን - የቭየንትዬን ውድቀት፣ የፓጤት ላው ኰሙኒስት ሃያላት መላውን ላዎስ ያዙ።"} {"id": "3393", "contents": "ሰኔ 18 ቀን:... 1942 - የኮርያ ጦርነት ጀመረ። 1967 - ሞዛምቢክ ከፖርቱጋል ነጻ ወጣ። 1983 - ስሎቬኒያ ነጻነቱን ከዩጎስላቪያ አገኘ። 2001 - ማይክል ጃክሰን"} {"id": "3405", "contents": "ነሐሴ ፱ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፫፻፴፱ ኛው ቀን ሲሆን የክረምት ወቅት ፵፬ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፳፯ ቀናት ሲቀሩ፣ በዘመነ ዮሐንስ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፳፮ ቀናት ይቀራሉ። ፲፱፻፮ ዓ/ም - የአትላንቲክ ውቅያኖስንና ሰላማዊ ውቅያኖስ ለማገናኘት የተቆፈረው የፓናማ ቦይ ሥራው ተጠናቆ አገልግሎት መስጠት ጀመረ። ፲፱፻፴፯ ዓ/ም - ጃፓን በቃል ኪዳን አገሮች ተሸንፋ እጇን ስትሰጥ የሁለተኛው የዓለም ጦርነት ፍጻሜ ሆነ። በዚህ ዕለት ኮሪያም ነጻ ወጣች። ፲፱፻፴፱ ዓ/ም - ለ፫ መቶ ፴፬ ዓመታት በብሪታኒያንጉዛት ሥር በቅኝ ግዛትነት የኖረችው ሕንድ በዚህ ዕለት ነጻነቷን ተቀዳጀች። እስላማዊው የሰሜን-ምዕራብ አካልም በዚሁ ዕለት ተገንጥሎ ፓኪስታን በሚል ስም አዲስ አገር ተፈጠረ። ፲፱፻፵ ዓ/ም - ደቡብ እና ሰሜን ኮሪያ በይፋ ተለያዩ። ፲፱፻፶፪ ዓ/ም - ለሰማንያ ዓመታት በፈረንሳይ ሥር በቅኝ ግዛትነት ይተዳደር የነበረው ኮንጎ ሪፑብሊክ በዚህ ዕለት ነጻነቱን ተቀዳጀ። ፊልበርት ዩሉ የአገሪቱ የመጀመሪያው ፕሬዚደንት ሆኑ። ፲፱፻፷፫ ዓ/ም - ከ፲፰፻፶፫ ዓ/ም ጀምሮ በብሪታኒያ ንጉዛት ትተዳደር የነብረችው፣ በፋርስ ሰላጤ ላይ የምትገኘው ባህሬን በዚህ ዕለት ነጻ ወጣች። ፲፱፻፷፮ ዓ/ም - በኢትዮጵያ አብዮት የሥልጣን ሽግግር፤ ደርግ የንጉሠ ነገሥቱን መንግሥት የጡረታ ሚኒስቴር በቁጥጥሩ ሥር አደረገ። {{en]] P.R.O., FCO 371/1829 - ANNUAL REVIEW FOR ETHIOPIA FOR 1974 {{en]] http://en.wikipedia.org/wiki/August_15"} {"id": "20187", "contents": "ነፋስ ሲነሳ እሳት አይጫርም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20193", "contents": "ኑሮ በዘዴ ጾም በሁዳዴ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "13167", "contents": "ሙቀት በተፈጥሮ ህግ ጥናት ከአንድ ቁስ ወደ ሌላ ቁስ ያለምንም ስራ አቅም ሲተላለፍ ማለት ነው። ባጭሩ ለማስረዳት፣ አንድ ሰው ትልቅ ድንጋይ ወደላይ ቢያነሳ በዲንጋዩ ላይ ስራ ሰርቷአል ምክንያቱም የሰውየው ጉልበትና ድንጋዩ የተጓዘበት አቅጣጫ አንድ አይነት ስለሆነ። እንግዲህ ድንጋዩ ከፍተኛ ቦታ ላይ ሰለሆነ ያለው ቢለቀቅ ስራ ሊሰራ ይችላል፤ ይህም አቅም ከሰውየው ወደ ድንጋዩ ስራ ተላልፏል ማለት ነው። ለአቅሙ መተላለፍ ስራ ስለተሰራ ትልልፉ ሙቀት አይባልም። ባንጻሩ ድንጋዩን ፀሐይ ላይ ብንተወው እየጋለ ይሄዳል። ይህ ግለት ውሃ እላዩ ላይ ጠብ ቢልበት በማትነን በውሃ ላይ ስራ መስራት ይችላል። ይህ የሚያሳየው አቅም ከፀሐይ ወደ ድንጋዩ መተላለፉን ነው። ነገር ግን ፀሐዩዋ ድንጋዩን ስላላንቀሳቀሰችው ስራ አልሰራችበትም። ስራ ሳይሰራ የሚደረገው የአቅም ልውውጥ ሙቀት ይባላል። (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "13203", "contents": "ነጠላ ጫማ ወይም ሠንደል ጫማ ማንኛውም ክፍት የሆነ የጫማ ዘር ነው።"} {"id": "20217", "contents": "ንካ ያለው አይቀርም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20223", "contents": "ንጉስ በመንግስቱ ጎልማሳ በሚስቱ አምላክ ባምላክነቱ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "3489", "contents": "1948 አመተ ምኅረት ታኅሣሥ 22 ቀን - ሱዳን ነጻነት ከእንግሊዝ አገኘ። መጋቢት 11 ቀን - ቱኒዚያ ነጻነት ከፈረንሣይ አገኘ። የካቲት 23 ቀን - ሞሮኮ ነጻነት ከፈረንሣይ አገኘ።"} {"id": "3495", "contents": "የካቲት ፳፫፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻፸፫ ኛው ዕለት ሲሆን፤ የበጋ ወቅት ፶፰ ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፻፺፫ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፻፺፪ ቀናት ይቀራሉ። ይሄ ዕለት በኢትዮጵያ የአድዋ ጦርነት የድል በዓል መታሰቢያ ነው። ፲፯፻፺፭ ዓ/ም - ኦሃዮ የአሜሪካ ኅብረት ፲፯ ኛዋ አባል ሆነች። ፲፰፻፶፱ ዓ/ም – ነብራስካየአሜሪካ ኅብረት ፴፯ ኛዋ አባል ሆነች። ላንካስተር የሚባለው ከተማዋ በአዲስ ስም ሊንከን ተብሎ ዋና ከተማዋ ሆነ። ፲፰፻፹፰ ዓ/ም - በዳግማዊ ምኒልክ መሪነት የተሰለፈው የኢትዮጵያ ሠራዊት የጣልያንን ወራሪ ኃይል አድዋ ላይ ድል አድርጎ መለሰው። ፲፱፻፵፰ ዓ/ም - ሞሮኮ ከፈረንሳይ ቅኝ ግዛትነት ነጻ ወጣች። ፲፱፻፷፩ ዓ/ም - በብሪታኒያ እና በፈረንሳይ ትብብር የተሰራው ‘ኮንኮርድ’ አየር ዠበብ ለመጀመሪያ ጊዜ ከፈረንሳይ ከተማ ቱሉዝ ተነስቶ ለ ሃያ ሰባት ደቂቃ የበረራ ሙከራ አደረገ። ፲፱፻፷፪ ዓ/ም - አሁን ዚምባብዌ የምትባለው የቀድሞዋ ሮዴዢያ ነጭ ዜጎች በመሪያቸው ኢያን ስሚዝ ሥልጣን አገሪቱን ከብሪታኒያ ዘውድ ጋር የነበራትን ሰንሰለት በጥሰው በሸፍጥ ሪፑብሊክ አደረጓት። ፲፱፻፹፬ ዓ/ም - የቀድሞው የሶቪዬት ኅብረት አባላት የነበሩት አርሜኒያ፤ አዘርባጃን፤ ካዛክስታን፤ ኪርጊዝስታን፤ ሞልዶቫ፤ ታጂኪስታን፤ ቱርክሜኒስታን እና ኡዝቤኪስታን እንዲሁም ሳን ማሪኖ በአንድነት የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት አባላት ሆኑ። ፳፻፬ ዓ/ም - የቴአትር ደራሲ፥ ጋዜጠኛና የቀድሞው የኢትዮጵያ ደራስያን ማኅበር ሊቀ መንበር፣ ማሞ ውድነህ በተወለዱ በ፹፩ ዓመታቸው በዚህ ዕለት አረፉ። (እንግሊዝኛ) http://news.bbc.co.uk/onthisday/hi/dates/stories/march/2/newsid_2514000/2514683.stm (እንግሊዝኛ) http://news.bbc.co.uk/onthisday/hi/dates/stories/march/2/newsid_2514000/2514535.stm (እንግሊዝኛ) P.R.O., FO 371/183838 (እንግሊዝኛ) P.R.O., FCO 371/784 (እንግሊዝኛ) P.R.O., FCO 371/1118 (እንግሊዝኛ) P.R.O., FCO 371/1660"} {"id": "3513", "contents": "ስዕል ማለት በስሌዳ ላይ በቀለምም ይሁን በጠመኔ አለዚያም በርሳስና በሌላ ነገር ተስርቶ በዓይን በማየት የሚገነዘቡት ጥበብ ነው። ለዓይንና ለመንፈስ ከሚስጠው አርካታ ሌላ ፡ ያንድን ህብረተስብ ብሎም የኪነ ጥበቡን ስው ዓመለካከት ይጠቁማል ተብሎ ስለሚታመን በዘመናዊ ዓለም የተለየ እንክብካቤ የተስጠው የስው ልጅ ጥበባዊ ተግባር ነው። የዚህ አይነት ጥበብ የሚስራው ደገሞ ስዓሊ ይባላል። የአዲስ አበባ ሥነ ጥበብ ት/በት የመጀመሪያው ርዕስ መምህር የነበረው አለ ፈለገ ስላም ስለ ስዕል ትምህርት ስያብራራ: «የስዕል ትምህርት የስውን -የእንስሳን -ያገርን -የደመናን - በጠቅላላው የሥነ ፍጥረትን መልክና ባሕርይ አጥኝ ሁኖ የራሱን ስሜት በግሉ እየፈጠረ በቀለምና በልዩ ልዩ መሳሪያዎች ከጠፍጣፋ ነገር ላይ ስርቶ ማውጣትን፥ በሐውልት ትምህርት ደግሞ አንደ ስዕሉ የተዘረዘረውን ሓሳብ ከጠፍጣፋ ነገር ላይ በመስራት ፈንታ ጠንካራ ከሆነ አካል ላይ በድንጋይ፥ በአንጨት፥ በዝሆን ጥርስ ወይም በነሐስ ቅርጽና መልክ ጻልቶ ማውጣት ነው።» በማለት ግለጸ። ስመጥር ገብረ ክርስቶስ ደስታ ደግሞ ፡ «በዘመናዊ አቅድ ስዕል ራሱ ሐሳብ ነው። የኣንድ ነገር ሁኔታ የአንድ ነገር ትርጉምና ስሜት ነው...። ዛሪ ስው ራሱን ብቻ መመልከት ትቶ ዓለም ከብዙ ርቀት ከብዙ በኩል ሲታይ ምን ኣይነት ስሜት አንደሚስጥ - አለማዊ ዘላለማዊ የሆነውን ነገር በመተርጎም - በዓይን የሚታይ፥ የቀለም፥ የመስመርና የቅርጽ ሙዚቃ ለመፍጠር ይጥራል።» በማለት ተናግሯል። ደብረ ሐይቅን ተመልከት - http://www.ethiopianart.org የሰው ሰውነት አሳሳል መምሪያ"} {"id": "3519", "contents": "1869 አመተ ምኅረት ጥቅምት 22 ቀን - ታላቅ አውሎ ንፋስ በሕንድ 200,000 ሰዎችን ገደለ። ሚያዝያ 17 ቀን - ሩስያ በቱርክ ኦቶማን መንግሥት ላይ ጦርነት አዋጀ። ሚያዝያ 29 ቀን - የላኮታ ኢንዲያን አለቃ ክሬዚ ሆርስ ለአሜሪካውያን ሠራዊት ዕጁን ሰጠ። ግንቦት 14 ቀን - ሮማኒያ ነጻነቱን ከኦቶማን ቱርክ መንግሥት አዋጀ። ጳጉሜ 1 ቀን - ክሬዚ ሆርስ በእስር ተገደለ። ያልተወሰነ ቀን፦ የእንግሊዝ ቅኝ ግዛት ጎልድ ኮስት (የአሁን ጋና) መቀመጫ ከኬፕ ኮስት ወደ አክራ ተዛወረ።"} {"id": "3525", "contents": "ለፊልሙ፣ አድዋ (ፊልም) ይዩ። ዓድዋ በኢትዮጵያ የትግራይ ክልል ከተማ ሲሆን በማዕከላዊ ዞንና በዓድዋ ወረዳ ይገኛል። በ1998 ማዕከላዊ የስታትስቲክስ ባለስልጣን እንደተመነው የ42,672 ሰው መኖሪያ ሲሆን ከነሱም 20,774 ወንዶችና 21,898 ሴቶች ይገኙበታል። አድዋ በርከት ያሉ የከተማ እና የገጠር ቀበሌዎች አጠቃልላ የያዘች ነች፤ ከእነሱም እንዳባገሪማ ፣ ታሕታይ፡ሎጎምቲ ፣ ላዕላይ፡ሎጎምቲ የመሳሰሉ ይገኙበታል፡፡ የአድዋ ካቴድራል፣ 1881 ሰርግ በአድዋ፣ 1884 አድዋ፣ 1887 በሌላ ገለልተኛ ትምና ደግሞ የ43029 ሰው መኖሪያ ተደርጎ ተገምቷል። ^ ማዕከላዊ የስታትስቲክስ ባለስልጣን, population.pdf ^ Butler, Rhett A., 2005 population estimates for cities in Ethiopia"} {"id": "3531", "contents": "ደብረ ማርቆስ በኢትዮጵያ በአማራ ብሔራዊ ክልል የምትገኝ ሲሆን የምስራቅ ጎጃም ዞን ዋና ከተማ ናት። እንዲሁም ከተማዋ የ ጉዛምን ወረዳ አስተዳደር መቀመጫ ናት። በ1998 ማዕከላዊ የስታትስቲክስ ባለስልጣን እንደተመነው የ85,597 ሰው መኖሪያ ሲሆን ከነሱም 43,229 ወንዶችና 42,368 ሴቶች ይገኙበታል። መገኛ የደብረማርቆስ ከተማ የምትገኘው በሰሜን ምዕራብ ኢትዮጵያ፣ በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ምስራቅ ጎጃም ከአዲስ አበባ በ 300 ኪ.ሜ ከባህር ዳር ደግሞ 253 ኪ.ሜ ፣ በ 37021’ ሰሜን ላቲቲውድ እና 37º 43’ ምስራቅ ሎንግቲውድ ነው፡፡ አመሰራረት ደብረማረቆስ ከተማ የጎጃም ገዥ በነበሩት ደጃዝማቸ ተድላ ጓሉ በ1845 ዓም የተቆረቆረች ሲሆን የከተማዋም መጠሪያ መንቆረር ይባል ነበር፡፡ በ 1872 ዓም ወደ ሥልጣን የመጡት ንጉስ ተክለሃይማኖት ካሁኑ ቅዱስ ማርቆስ ቤተክርስቲያን መመስረት ጋር ተያይዞ የከተማዋ ስያሜ መንቆረር መባሉ ቀርቶ ደብረ ማረቆስ እንዲሆን አዋጅ በማስነገራቸው የከተማዋ መጠሪያ ሊሆን በቃ፡፡ ደብረማርቆሰ በክልሉ ከሚገኙ የሪፎርም ከተሞች አንዷ ስትሆን ከተማዋ በስሯ 6 ቀበሌዎችና ማዘጋጃ ቤት ያሉት የከተማ አስተዳደር አላት፡፡ በ2002 ዓ.ም የተዘጋጀ የተቀናጀ ልማት ፕላን አላት፡፡ በሌላ ገለልተኛ ትምና ደግሞ የ60,796 ሰው መኖሪያ ተደርጎ ተገምቷል:: የከተማው አቀማመጥ በ10°20′ ሰሜን ኬክሮስ እና 37°43′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ነው። ደብረ ማርቆስ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ የመሰረተ ልማት እየተሟላላት ነው። ከተማዋ አዲስ ድረገጽ ከፍታለች። ስዩም ይዘንጋው ድንቁ (talk) 14:14, 23 ጁላይ 2019 (UTC) ^ ማዕከላዊ የስታትስቲክስ ባለስልጣን, population.pdf ^ Butler, Rhett A., 2005 population estimates for cities in Ethiopia 3 http://www.mwud.gov.et/web/debremarkos/home"} {"id": "17349", "contents": "ተረት ለነገር ይሆናል መሰረት የአማርኛ ምሳሌ ነው። የተረትን አስተማሪነት የሚገልጽ"} {"id": "17355", "contents": "ተሰብሮ ቢጠገን እንደድሮው አይሆን የአማርኛ ምሳሌ ነው። ብርሌ ከነቃ አይሆንም እቃ"} {"id": "13317", "contents": "የወገብ ርዝመት ማለት ሁለቱ ጫፎቹ አንድ ክብ መስመር ላይ የሚያርፉ ግን በክቡ መካከለኛ ነጥብ የሚያልፍ መስመር (ወገብ) ርዝመት ማለት ነው።"} {"id": "17367", "contents": "የተደበቀውን ሚስጥር አምላክ ያያልና ተደብቀህ ምትሰራው ምንም ነገር የለም የሚል ሃይማኖታዊ አባባል ነው።"} {"id": "13323", "contents": "ሬኔ ደካርት (René Descartes) (መጋቢት 31፣ 1596 – ሐምሌ 1650;) ፈረንሳዊ ሳይንቲስት፣ ሂሳብ ተመራማሪ እና ፈላስፋ የነበረ ሲሆን በአሁኑ ጊዜ የዘመናዊ ፍልስፍና አባት በመባል ይታወቃል። ሶስት ምክንያቶች ይጠቀሳሉ። የመጀመሪያዊ፣ ከጥንት ዘመን ጀምሮ ይሰራበት የነበረውን ምሁራዊ አሪስጣጣሊያውነትን ለመጀመሪያ ጊዜ ከአስተሳሰብ ዘዴው ያሰዎገደ ፈላስፋ በመሆኑ። ሁለተኛው ምክንያት የአዕምሮ እና አካል ሁለት እና እማይቀላቀሉ ነገሮች መሆን አስተሳሰብን ለመጀመሪያ ጊዜ ስላስተዋወቀ። ሶስተኛው ምክንያት ደግሞ፣ በአስተዎሎት እና ሙከራ ላይ የተመሰረተ አዲስ ዓይነት ሳይንስ ስላስተዋወቀ ነበር። የካርቴዢያን ሰንጠረዥ ተብሎ በሚታወቀው አዲስ የጂዎሜትሪ እና አልጀብራ መቀየጫ ዘዴ በዚህ ሰው የተፈጠረ ሲሆን፣ በሂሳብ ጥናት ላይ ስር ነቀል ለውጥ አምጥቷል። ስለሆነም የትንተና ጂዎሜትሪ አባት በመባል ይታወቃል። ዴካርት፣ ከሒሳብ በተረፈ በሳይንስ ጥናቶች ላይ በመሳተፍ በዘመኑ የሳይንስ አብዮት በአውሮጳ እንዲፈነዳ ጉልህ አስተዋጾ አድርጓል። ዴካርት በ17ኛው ክፍለ ዘመን ግዙፍ ስም ያገኘ ፈላስፋ ሲሆን በተለይ በአውሮጳ አህጉር በምክኑያዊነት (rationalism) ፍልስፍና ታዋቂነትን ያተረፈና ከሱ ፍልስፍና ተነሰተው በማስፋፋት እነ ባሩክ ስፒኖዛ እና ሌብኒትዝ ለምክኑያዊ ፍልስፍና ጥበብ ታላላቅ ድርሻ ሊያበረክቱ ችለዋል። በዚህ ተቃራኒ ግን ዳሳሻዊነት (empiricism) ፍልስፍናን ያራመዱ ፈላስፎች፣ ለምሳሌ ሎክ፣ ሆብስ፣ በርክሊ፣ ሩሶና ሁም የምክኑያዊነት ፍልስፍናውን አጥብቀው ተቃውመዋል። ከፍልስፍና ጽሁፎቹ ውስጥ አትኩረተ ህሊና በፍልስፍና መሰረት ላይ (Meditations on First Philosophy) የተባለው ጽሁፉ እስካሁን ዘመን ድረስ በዩንቨርስቲወች ውስጥ እንደ ዋና የትህርት ክፍል ይሰጣል።ደካርት ብዙ ጽሁፍ ቢያቀርብም፣ ባሁኑም ሆነ ቀደምት ክፍለ ዘመናት ስሙ ገኖ የሚታወቀው በአንዲት ጥቅስ ነው፣ እሱዋም «ስለማስብ፣ አለሁ»፣ በላቲኑ «Cogito ergo sum» ተብሎ ይታወቃል። 1618."} {"id": "17475", "contents": "ኋይት ሃውስ በአሜሪካ ዋና ከተማ ዋሽንግተን ዲሲ የሚገኝ የአሜሪካ ፕሬዝዳንት የመኖሪያ እና መደበኛ የስራ ቦታ ነው። ይህ ቤት የተገነባው ከ1792 እስከ 1800 እ.ኤ.አ. ባሉት አመታት ሲሆን የገነባውም የአየርላንድ ተወላጅ በሆነው አርኪቴክት ጀምስ ሆባን (James Hoban) ነበር። ቤቱ ከጆን አዳምስ (John Adams) ጀምሮ ለሁሉም የአሜሪካ ፕሬዝዳንቶች መኖሪያ የሆነ ሲሆን ቶማስ ጄፈርሰን (Thomas Jefferson) የተባለው የአሜሪካ 3ኛ ፕሬዝዳንት በ1801 ሲገባ በአርኪቴክት ቤንጃሚን ሄንሪ ላትሮብ (Benjamin Henry Latrobe) ቤቱን ወደውጭ አስፍቶታል።"} {"id": "20817", "contents": "ዘመዱን ያማ እራሱ ገማ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዘመዱን ያማ እራሱ ገማ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20823", "contents": "ዘመድ ቢረዳዳ ችግርም አይጎዳ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዘመድ ቢረዳዳ ችግርም አይጎዳ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20829", "contents": "ዘመድና ሳንቲም ከመንገድ ወድቀው ሳንቲሙን አነሱ ዘመድን ጥለው የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዘመድና ሳንቲም ከመንገድ ወድቀው ሳንቲሙን አነሱ ዘመድን ጥለው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21555", "contents": "ያህያ ባል ቀለበት አያስርም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያህያ ባል ቀለበት አያስርም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "13389", "contents": "አፖሎ 17 በናሳ የአፖሎ ፕሮግራም ውስጥ አስራ አንደኛው ባለ ሰው የጠፈር ተልዕኮ ነው።"} {"id": "13407", "contents": "ማቀዝቀዣ (ፍሪጅ) ከሙቀት ከማያስተላልፍ ክፍልና ከሙቀት ፐምፕ (የኬሚካል ወይንም ሜካኒካል) ሙቀትን ከውስጥ ወደውጭ ከሚልክ ክፍል የሚሰራ ነው። ምግብንም ሆነ ሌላን እቃ ሲያቀዘቅዝ፣ ከውስጣቸው ያለውን ሙቀት በሙቀት ፐምፑ ተጠቅሞ ወደውጭ ከባቢው አየር በመላክ ነው። በአደጉ አገሮች ምግብ እንዳይበላሽ እንደ ዋና ዘዴ ተደርጎ ይጠቅማል ምክንያቱም የሙቀት ማነስ የባክቴሪያን መራባት ስለሚቀንስ። ፍሪጅ፦ ውሃ ወደበረዶነት ከሚቀየርበት ቴምፕሬቸር በትንሹ ከፍ ያለ ቴምፕሬቼር ውስጡ ሲገኝ ፍሪዘር፦ ደግሞ ከውሃ ወደበርዶነት ከሚቀየርበት ቴምፕሬቸር ዝቅ ያለ ቴምፕሬቸር አለው።"} {"id": "13455", "contents": "ሐምሌ ፪ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፫፻፪ ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፷፬ ቀናት በ ዘመነ ዮሐንስ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፷፫ ቀናት ይቀራሉ። ፲፭፻፴፫ ዓ/ም - ኢትዮጵያን የወረረውን ግራኝ መሐመድን ለመከላከል የዘመተውን የ|ብርቱጋል ሠራዊት የመራው ኤስቴቫዎ ዳጋማ ወንድሙን ክሪስቶቫዎ ዳጋማ ን ከአራት መቶ ወታደሮችና መቶ ሃምሳ ባሪያዎች ጋር ትቶ ከምጽዋ ወደብ ወደአገሩ ተጓዘ። ፲፱፻፴፱ ዓ/ም - የእንግሊዝ ልዕልት፣ (አሁን ዳግማዊት ንግሥት ኤልሳቤጥ) እና የሌፍተናንት (አሁን የኤዲንበራ መስፍን ልዑል) ፊሊፕ የጋብቻ እጭት ይፋ ተደረገ። ፲፱፻፹፫ ዓ/ም - የደቡብ አፍሪቃ ሪፑብሊክ ለሠላሳ ዓመታት ከተገለለችበት የኦሊምፒክ ማሕበር ተመልሳ አባል ሆነች። ፲፱፻፺፬ ዓ/ም - የቀድሞውን የአፍሪቃ አንድነት ድርጅት የተካው የአፍሪቃ ኅብረት አዲስ አበባ ላይ ተመሠረተ። የደቡብ አፍሪቃው ፕሬዚደንት ጻቦ እምቤኪ የኅብረቱ የመጀመሪያው ሊቀ መንበር ሆነው ተመረጡ። ፲፱፻፯ ዓ.ም - ስመ ጥሩው ኢትዮጵያዊ አርበኛ እና የጥንታዊት ኢትዮጵያ ጀግኖች አርበኞች ማኅበር ሊቀ መንበር የነበሩት ክቡር ደጃዝማች ኪዳኔ ወልደመድኅን ቡልጋ፣ ልዩ ስሙ ቡሄ ዓምባ በተባለ ሥፍራ ተወለዱ። ፲፱፻፰ ዓ/ም - ከ፲፱፻፷፫ ዓ/ም እስከ ፲፱፻፷፯ ዓ/ም የዩናይትድ ኪንግደም ጠቅላይ ሚኒስትር የነበሩት ሰር ኤድዋርድ ሂዝ ፲፱፻፳፩ ዓ/ም - የቀድሞው የሞሮኮ ንጉሥዳግማዊ ሀሳን(አረብኛ: الحسن الثاني‎)። ንጉሡ የዛሬው የንጉሥ ሞሀመድ ራብእ (አረብኛ: محمد السادس‎) አባት ናቸው። ፲፱፻፴፬ ዓ/ም - ሪቻርድ ራውንድትሪ (Richard Roundtree)."} {"id": "13467", "contents": "ማንኛውንም የሙቀት መጠን የሚቆጣጠሩ ረቂቅ መሣሪያዎች፣ በአውሮፕላን ዋና አካል፣ በትንሹም ቢሆን፣ የመሰርጎድም ሆነ የመሰንጠቅ አደጋ ሲያጋጥም ወዲያው ወደ አንድ ማዕከላዊ የቁጥጥር ክፍል፣ የራዲዮ መልእክት ማስተላፍ የሚችል መሣሪያ፣ የጀርመኑ Fraunhofer የምርምር ተቋም ጠበብት ሠርተው በተሣካ ሁኔታ መሞከራቸውን፣ ከፍራይቡርግ አስታወቁ። አንዳች የኤሌክትሪክ ኅይል ማስተላለፊያ ሽቦም ሆነ ባትሪ የማያስፈልጋቸውና በአኤሮፕላን አካል የሚጣበቁት እጅግ የረቀቁ መሣሪያዎች፣ ጉልበት የሚያገኙት በአኤሮፕላኑ ውስጥና ውጭ ባለው የሙቀት ልዩነት ነው። በውጭ ከዜሮ በታች ከ 20 እስከ 50 ዲግሪ ሴንቲግሬድ ሲሆን ቅዝቃዜው፣ በአኤሮፕላን ውስጥ ተሣፋሪዎች በሚቀመጡበት ክፍል ደግሞ ሙቀቱ፣ 20 ዲግሪ መሆኑ የታወቀ ነው። የፍራውንሆፈር የምርምር ተቋም ባልደረባ የሆኑት ዲርክ ኤብሊንግ እንዳስረዱት፣ በአኤሮፕላን አካል የሚያጋጥም እንከንን የሚጠቁሙት መሣሪያዎች የሚገለገሉት «ማይክሮፔልት » ከተባለው ኩባንያ ጋር በመተባበር በተሠሩ በሙቀት ልዩነት ኃይል በሚያገኙ ጉልበት አመንጪዎች ነው። ሙከራው አመርቂ ቢሆንም፣ በሙቀት ልዩነት የማይቋረጥ ኃይል በማመንጨት በማጠራቀም ፣ እንዲሁም እንከን በመጠቆም፤ አገልግሎት የሚሰጥ የተሟላ ረቂቅ መሣሪያ በተጨባጭ ሁኔታ ጥቅም እንዲሰጥ ገበያ ላይ መዋል የሚችለው በ 3 ዓመታት ውስጥ እንደሚሆን ነው የተገለጠው። በተጠቀሰው ዘዴ የሚሠሩ ረቂቅ መሣሪያዎች፣ ለበረራ አገልግሎት ብቻ ሳይሆን፣ ለህንጻዎች ግንባታ፣ እንዲሁም ለህክምና አገልግሎት ሰፊ ጠቀሜታ እንደሚኖራቸው ነው የሚታመንበት። ረቂቅ የሆነ፣ ይህን መሰል ተቆጣጣሪ መሣሪያ በአንድ አትሌት ሸሚዝም ተጣብቆ አትሌቱ ልምምድ ሲያደርግ የልብ ትርታውን እንደሚለካ፣ የመስማት ችግር ያለባቸውን ሰዎች የሚረዱ ረቂቅ መሣሪያዎችም ወደፊት ከተጠቃሚው ሰው አካል በሚያገኙት የሙቀት ኃይል ሊሠሩ እንደሚችሉ የሚያጠራጥር አልሆነም። ዚህን በተረፈ፣ ፣ ህዝብ አመላላሽ አኤሮፕላኖች፣ ሞተራቸው በሚቃጠል ቤንዚን መሆኑ ቀርቶ በኤልክትሪክ ኀይል እንዲንቀሳቀስ ማድረጉ ይበልጥ አስተማማኝነት እንዳለው ነው የሚነገረው። በዩናይትድ እስቴትስ የተደረገ ሙከራ እንደሚያረጋግጠው፣ የአኤሮፕላንን ቀዛፊ ሞተር (ፕሮፔለር) ያለሳንክ ለማንቀሳቀስ፣ በነዳጅ ከሚንቀሳቀስ ሞተር ይልቅ፣ የኤሌክትሪክ ሞተር ምናልባት 10 ፣ ብሎም 20 እጥፍ ያህል ይበልጥ አስተማማኝ ነው የተባለው። በኤሌክትሪክ ኃይል የሚንቀሳቀስ ሞተር 95 ከመቶ ያህል እጅግ አስተማማኝ መሆኑ ሲነገርለት፣ ፣ በነዳጅ ኃይል የሚሠራው፣ አስተማማኝነቱ ፣ ከ 18 እስከ 23 ከመቶ መሆኑ ነው የተገለጠው። ከዚህም ሌላ፣ በኤሌክትሪክ ኃይል የሚበሩ አኤሮፕላኖች የድምፃቸው መጠን እጅግ ዝቅ ያለ በመሆኑ ፣ በአኤሮፕላን ማረፊያ ጣቢያዎች አሠራር ረገድም ለውጥ ሊያስከትል እንደሚችል ነው የሚታሰበው።"} {"id": "19863", "contents": "ደቅ ደሴት ጣና ሐይቅ ውስጥ ከሚገኙት ደሴቶች ሁሉ ሰፊው ሲሆን ቆዳ ስፋቱ ወደ 16ስኩየር ኪሎሜትር ይሆናል። ከደቅ ደሴት በደቡብ ምስራ በኩል ደጋ ደሴት ትገኛለች። በደቅ ደሴት ላይ ብዙ ገዳሞች ሲኖሩ በተለይ የሚታወቀው ግን በእቴጌ ብርሃን ሞገሴ የተገነባው ናርጋ ስላሴ ገዳም ነው። በ1987 ህዝብ ቆጠራ መሰረት በደሴቲቱ ላይ 5፣099 ሰዎች ይኖራሉ። ^ 1994 Population and Housing Census of Ethiopia: Results for Amhara Region, Vol. 1, part 1, Annex Table II.2 (accessed 9 April 2009)"} {"id": "21405", "contents": "የአባይ ልጅ ኩሬ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የአባይ ልጅ ኩሬ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22245", "contents": "ጅብ ከሚበላህ በልተህ ተቀደስ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ጅብ ከሚበላህ በልተህ ተቀደስ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21963", "contents": "ደረቴን ቢያመኝ እግሬን አገመኝ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ደረቴን ቢያመኝ እግሬን አገመኝ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21969", "contents": "ደባል ሲስነብት ይሆናል ባለቤት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ደባል ሲስነብት ይሆናል ባለቤት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21975", "contents": "ደብተራና ተማሪ ሰናፊልና ሱሪ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ደብተራና ተማሪ ሰናፊልና ሱሪ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22269", "contents": "ጆሮ ካያት ያረጃል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ጆሮ ካያት ያረጃል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "13761", "contents": "ሺ ነዋ (47)አለቃ ገብረሃና አጤ ምኒልክ ግብር ሊበሉ ሄዱ። ተበልቶ ተጠጥቶ ለሽንት መውጣት አይፈቀድም ነበር። አለቃ ግን እወጣለሁ ብለው ተወራረዱ። ዘበኞች አናስወጣም ቢሏቸው «እምዬ ምኒልክ ለሽንት እንድወጣ ፈቅደውልኛል አሉ።» ዘበኞቹ «አይደረግም አሉ።» አለቃ «በሉ ንጉሱ ምን እንደሚሉ ስሙ አሉዋቸው።» ወደእምዬ ምኒልክ ጠጋ ብለው በጆሮዋቸው አንሾካሸኩ። «\"500+500\" ስንት ይሆናል?” እምዬ ምኒሊክም ሂሳብ አይችሉም እንዳይባሉ ጮክ ብለው «ሺነዋ» አሉ። አለቃም «ሺነዋ (ሽናው ) ተብዬአለሁ» ብለው ወደሽንት ቤት ሄዱ።"} {"id": "22005", "contents": "ዱላን ይዞ ሌባን መጠየቅ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዱላን ይዞ ሌባን መጠየቅ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22011", "contents": "ዱባና ቅል አብሮ ይበቅል አበላሉ ለየቅል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዱባና ቅል አብሮ ይበቅል አበላሉ ለየቅል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22023", "contents": "ዳቦ ካልበሉት ድንጋይ ሎሚ ካልመጠጡት እንቧይ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዳቦ ካልበሉት ድንጋይ ሎሚ ካልመጠጡት እንቧይ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "18279", "contents": "መጋቢት ፲፪፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻፺፪ ኛው ዕለት ሲሆን፤ የበጋ ወቅት ፸፯ ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፻፸፬ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፻፸፫ ቀናት ይቀራሉ። ፲፱፻፶፪ ዓ/ም - በአፓርታይዳዊ ደቡብ አፍሪቃ፣ በታሪክ ዘገባ ‘የሻርፕቪል ፍጅት’ (Sharpeville Massacre) በሚባለው ክስተት ፖሊሶች በጥቁር ሕዝብ ላይ ተኩስ ሲከፍቱ ፷፱ ጥቁሮች ሲገደሉ ፻፹ ሰዎች በጥይት የቁስል አደጋ ደርሶባቸዋል። ፲፱፻፹፪ ዓ/ም - የደቡብ-ምዕራብ አፍሪቃ ትባል የነበረችው አገር ከሰባ አምሥት ዓመታት የቅኝ ግዛትነት በኋላ ናሚቢያ ተብላ ከአፓርታይዳዊ ደቡብ አፍሪቃ ነጻ ወጣች (እንግሊዝኛ) http://news.bbc.co.uk/onthisday/hi/dates/stories/march/21/newsid_2653000/2653405.stm"} {"id": "18291", "contents": "እርግጥ በሒሳብ ወይም በሥነ-አምክንዮ ሲተረጎም የአምክንዮን ህጎች ተጠቅመን ያረጋገጥነው አረፍተ ነገር ማለት ነው። የምናረጋግጠው እንግዲህ እሙኖችወይም ሌሎች እርግጦችን በአምክንዮ እያጣመርን በማያያዝ ነው። የሂሳብና አምክንዮ አረፍተ ነገሮች ብዙውን ጊዜ የሚረጋገጡት የጥገኛ አምክንዮ ዘዴን በመጠቀም ነው። ለዚህ ምክንያቱ የእርግጡ አረፍተ ነገሮች ከአንድ መነሻ አርፍተነገርና ከዚያ አረፍተ ነገር ላይ ጥገኛ ከሆነ አርፍተ ነገር ስለሚሰሩ። እሙን ፩ ፡ በሁለት ነጥቦች መካከል ከሚሳሉ ማናቸውም መስመሮች፣ ቀጥተኛ መስመር በጣም አጭር ነው። ይህ እንግዲህ ግልጽ የሆነ ዓረፍተ ነገር ስለሆነ እሙን ይባላል። የሚከተለውን እርግጥ እንመልከት፦ እርግጥ 1 ፡ የሶስት ማዕዘን ሁለት ጎኖች ሲደመሩ ምንጊዜም ከሦስተኛው ጎን ይበልጣሉ። ማረጋገጫ ፡ የሶስት ማዕዘኑን መጋጠሚያ ነጥቦች ሐ፣ ለ፣ መ እንበላቸው። ከሐ እስከ መ የተዘረጋው ቀጥተኛ መስመር ከሐ እስከ መ ከሚዘረጉ ማናቸውም ሌሎች መስመሮች ያንሳል ..... በእሙን ፩ ስለዚህ መስመር ሐመ ፣ ከ ሐለ+ ለመ መስመሮች ድምር ያንሳል .... ከላይ በተሰጠው ማረጋገጫ ይህ ሃሳብ ለማንኛውም ነጥብ ስለሚሰራ፣ ርጉጥ፩ ትክክል ነው ማለት ነው። ..... ማረጋገጡ ተፈጸመ።"} {"id": "22347", "contents": "(ይህ ስለ ብሔር ወይም ሕዝብ የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) ጊሚራ የኢትዮጵያ ብሔር ነው።"} {"id": "22353", "contents": "(ይህ ስለ ብሔር ወይም ሕዝብ የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) ዲዚ የኢትዮጵያ ብሔር ነው።"} {"id": "18315", "contents": "ዘንግ በሚሽከረርክር ጎማ (ሽክርክር) መሃል ላይ ገብቶ አንደ ምህዋር የሚረዳ ማናቸውም ቀጥተኛ መሳሪያ ነው። ኣንድ ኣንድ ጊዜ ሽክርክሩ ከዘንጉ ጋር በቍሚነት ይጣበቅና ሽክርክሩ ሲዞር አብሮ ዘንጉም ይዝራል። ሌላ ጊዜ ዘንጉ በችኩኔታ ኣማካይነት ከጎማው ጋር ይጣበቅና፣ አራሱ ሳይዞር ጎማው አንዲዞር ይሆናል።"} {"id": "18321", "contents": "ባሊ ጎድጎድ ብሎ ከሌሎች ማሽኖች ጋር በመያያዝ ስራ ለመስራት የሚያስችል መሳሪያ ነው። እዚህ ላይ ባሊ እንደ ማሽን እንጂ እንደ ቤት እቃ አይደለም። ስለሆነም እንዲህ አይነቶቹ ባሊወች ለማዕድን ቁፋሮና ውሃ ለማውጫ ያገለግላሉ። ሄሊኮፕተር ባሊ -- እሳት ለማጥፋት የሚረዳ ማዕድን መቆፈሪያ ባሊ የክሬን ባሊ"} {"id": "18333", "contents": "መድፈኛ ነገሮች እንዳያፈሱ እርስ በርሳቸው በማጋጠም የሚደፍን ማሽን ነው። መድፈኛወች ብዙ አይነት ቅርጽን ሊይዙ ይችላሉ። ከመድፈኛ አይነቶች ጋስኬት፣ የፒስተን ቀለበት፣ ወዘተ... ይገኙበታል።"} {"id": "22383", "contents": "(ይህ ስለ ብሔር ወይም ሕዝብ የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) አደሪኛ የኢትዮጵያ ብሔር ነው።"} {"id": "22395", "contents": "(ይህ ስለ ብሔር ወይም ሕዝብ የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) ቦዲ የኢትዮጵያ ብሔር ነው።"} {"id": "22407", "contents": "(ይህ ስለ ብሔር ወይም ሕዝብ የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) ሺታ የኢትዮጵያ ብሔር ነው።"} {"id": "22413", "contents": "(ይህ ስለ ብሔር ወይም ሕዝብ የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) ሜር የኢትዮጵያ ብሔር ነው።"} {"id": "22143", "contents": "ድንቢጥ እንደ አቅሟ በብእ ር ትታገም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22497", "contents": "የሐረሪ ሕዝብ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲ ነው።"} {"id": "22173", "contents": "ዶሮ ቢጠፋ ካባቱ መነኮሰች እናቱ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዶሮ ቢጠፋ ካባቱ መነኮሰች እናቱ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22179", "contents": "ዶሮ እኔ ባልበላ ጭሬ አላፈስም ወይ አለች የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዶሮ እኔ ባልበላ ጭሬ አላፈስም ወይ አለች የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "18399", "contents": ""} {"id": "31383", "contents": "ፍያኩ ፊንዶይልኬስ በአይርላንድ አፈ ታሪክ ከ835 እስከ 815 ዓክልበ. ግድም ድረስ የአየርላንድ ከፍተኛ ነጉሥ ነበር። አብዛኛው የአይርላንድ ታሪኮች እንዳሉት የፍያኩ ዘመን ለ20 ዓመታት ቆየ። የላውድ አቆጣጠሮች (1014 ዓም ተቀነባብሮ) እና የድሮ አቆጣጠር በመከተል፣ ይህ ከ835 እስከ 815 ዓክልበ. ድረስ ይሆናል። (በኋላ የታዩት ታሪኮች ግን ከዚያ በፊት ያደርጉታል።) (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "22557", "contents": "የጋሞ ጐፋ ህዝቦች ዴሞክራሲያዊ አንድነት የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲ ነው።"} {"id": "31401", "contents": "ኋይ (ቻይንኛ፦ 槐) በጥንታዊ ቻይና የሥያ ሥርወ መንግሥት ዘመን ንጉሥ ነበር። ሌላ ስሙ ፈን (芬) ነው። የቀርከሃ ዜና መዋዕል በተባለው ጽሑፍ ዘንድ፣ ለዘመኑ የተዘገቡት ድርጊቶች እንዲህ ናቸው፦ በ1869 ዓክልበ. ግድም አባቱ ዡ ዓርፎ ኋይ ተከተለው። በ2ኛው ዓመት «፱ የምሥራቅ ነገዶች» መጥተው አገለገሉት። በ፲፮ኛው ዓመት፣ የልዎ መኮንን ዩንግ ከሆ መኮንን ፈንግ-ዪ ጋር ተዋጋ። በኋይ ፴፫ኛው ዓመት የኩንዉ ገዥ ልጅ ወደ ዮውሱ ገዥነት ሾመው። በ፴፮ናው ዓመት አንድ ክብ ቅርጽ ያለ ወህኒ ቦታ ፈጠረ። በ፵፬ኛው ዓመት ዓረፈና ልጁ ማንግ ተከተለው።"} {"id": "31413", "contents": "'ዙ ዪ የ ቻይና ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31419", "contents": "ዦንግ ካንግ (ቻይንኛ፦ 仲康) በጥንታዊ ቻይና የሥያ ሥርወ መንግሥት ፬ኛ ንጉሥ ነበር። የቀርከሃ ዜና መዋዕል በተባለው ጽሑፍ ዘንድ፣ ወንድሙ ታይ ካንግ ካረፈ በኋላ (1981 ዓክልበ. ግድም) ዦንግ ካንግ ተከተለው። ዋና ከተማው በዠንሡ ቆየ። በዘመኑ በ፭ኛው ዓመት በ1976 ዓክልበ. ሙሉ የፀሐይ ግርዶሽ በሥያ ተከሠተ። ይህ በ5 November 1969 BC ግሪጎሪያን ካሌንደር የተከሠተው ሊታወቅ ይቻላል። የቻይና ሥነ ከዋክብት መምህሮች ግን ያንጊዜ በመረንነትና በስካር ስለ ኖሩ፣ ይህንን ግርዶሽ እንደሚደርስ በደንብ አላወቁም። ተግባራቸውን ቸል ስላደረጉ ዦንግ ካንግ የሥነ ከዋክብት ሚኒስቴር መሪዎችን እንዲቀጣቸው አለቃውን የዪን መኮንን ላከው። ይህን የሚገልጽ ሰነድ «የዪን ቅጣት ዘመቻ» ይባላል። ዦንግ ካንግ ፯ አመት ከገዛ በኋለ አረፈና ልጁ ሥያንግ ተከተለው።"} {"id": "31425", "contents": "'ዦው ሡዋን የ ቻይና ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31431", "contents": "'ዦው ሸንጂንግ የ ቻይና ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31449", "contents": "'ዦው ዲንግ የ ቻይና ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31455", "contents": "'ዦው ጪንግ የ ቻይና ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31461", "contents": "ዮንግ ጂ (ቻይንኛ፦ 雍己) በጥንታዊ ቻይና የሻንግ ሥርወ መንግሥት ንጉሥ ነበር። በቀርቀሃ ዜና መዋዕል ዘንድ ለ12 ዓመት ነገሠ። የታይ ገንግ ልጅ ሲሆን ከወንድሙ (ወይም አጎቱ) ሥያው ጅያ ቀጥሎ ነገሠ። የሢማ ጭየን ታሪካዊ መዝገቦች ደግሞ እንዲህ ይጨምራል፦ «የዪን (ሻንግ) ሥርወ መንግሥት ተጽእኖ ይቀንስ ጀምሮ መሣፍንቱ አንዳንዴ ወደ ጊቢው ሳይመጡ ቸል ይሉ ነበር።» በሥነ ቅርስ ከ1200 ዓክልበ. የተገኙት «ንግርተኛ አጥንቶች» ጽሑፎች ላለፉት ነገሥታት መሥዋዕት ሲዘረዝሩ ዮንግ ጂን («ሉ ጂ»ን ብለውት) ከወንድሙ ታይ ዉ በኋላ ያደርጉታል። ታይ ዉ ግን 75 ዓመት ገዛ ሲባል ወንድሙ እንደ ተከተለው የማይመስል ነው።"} {"id": "22581", "contents": "ልምጭ (Clausenia anisata) ወይም ልብኔ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው። (በአንዳንድ ምንጭ፣ «ልምጭ» ደግሞ Ekebergia capensis ሊሆን ይችላል።) በበረሀ እና በቆላ ተክሉ ከመውለድ ሰዓት ቀጥሎ እናትን ለማጠብ በሥነ ስርዓት ይጠቀማል። ይህ በተለይም በምዕራባዊ ኢትዮጵያ ይደረጋል። በዘጌ በተደረገ ጥናት ዘንድ፣ የቅጠሉ ጭማቂ ጠብታ ለጆሮ ሕመም ወደ ጆሮው ይጨመራል። ሥሩም ለሆድ ቁርጠት ይኘካል። ^ አማረ ጌታሁን - SOME COMMON MEDICINAL AND POISONOUS PLANTS USED IN ETHIOPIAN FOLK MEDICINE March 1976 እ.ኤ.አ. ^ የዘጌ ልሳነ ምድር ባህላዊ መድሃኒት ጥናት 1999 ዓም ከጥላሁን ተክለሃይማኖት፣ ሚሩጸ ጊዳይ፣ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ"} {"id": "22593", "contents": "ሚጥሚጣ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው። ምግብ ያባላል ያቃጥላል፤ የሆድ ውስጥ ጀርሞችንም ያጠቃል። ብዙም ዝናብ ወይም ዉሃ የማይፈልግ በደቡብ ክልል አላባ ቁሊቶ ፣ አዋሳ ፣ ማረቆ፤ በሰፊ በሰው ጓሮትክሎሽ ይገኛል። ሚጥሚጣ የበርበሬ አይነት ነው። የሚጥሚጣ ቅመም ከሚጥሚጣ ጭምር ኮረሪማ፣ ቅርንፉድና ጨው አሉበት። አንዳንዴም ቀረፋ፣ ከሙን ወይም ዝንጅብል አሉበት። በብዛት የጉራጌ ብሄረሰብ ለክትፎ ፣ ለአይብ ፣ ለጎመን ፣ ለቡላገንፎ ወዘተ..ይጠቀማል ። ሚጥሚጣ በውስጡ ካፕሳይሲን የሚባል ጥንተ ንጥር ውሑድ ስላለው፣ ለሕይወት ዕድሜና ለብዙ አይነት ሕመም ጥሩ ነው።"} {"id": "22599", "contents": "ሬት Aloe ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ወገን ነው። ደማቅ ቢጫና ቀይ አበቦች አሉት። ብዙ ዝርያዎች አሉ፤ ከሁሉ የታወቀው Aloe vera ወይም «እውነተኛ ሬት» ነው። አልጌ A. macrocarpus ብዙ ጊዜ «ቃጫ» ሲባል፣ ቃጫ በደንብ የሌላው ተክል ስም ነው። የሴት ሬት A. pulcherima ወንድ ሬት A. trichosantha ብዙ ዝርያዎች በኢትዮጵያ አሉ። ለአፍሪካ፣ ማዳጋስካር፣ አረቢያ ኗሪ ናቸው፤ አሁንም ተክሎቹ በተለይም እውነተኛ ሬት የትም አገር ይገኛሉ። ወፍራም ቅጠሉ ሆድን የምታነጻ መድሃኒት ነው፣ ትኩሳትንም ያቀዝቅዛል፣ የጣፊያና የጉበት ችግሮች፣ የጉልበት ችግሮችም፣ ለማከም ይጠቀማል። ፈሳሹ ደግሞ ለዓይን ሕክምና ተጠቅሟል። ስለ መራራነቱ እናቶችም ለሕሳናት ጡት ማስወጫ ተጠቅመውታል። የተከተፈ እሬት በጨው ለፍየልና ለበግ ማለፊያ መኖ ይሠራል። ውጡም እንደሚያስቀምጥ መድሃኒት ይቆጠራል። በተለይ በአለም ዙሪያ ዕውነተኛ ሬት ለቆዳ ችግሮች እንደ መቃጠሎች እንዲረዳ ይታመናል። በደባርቅ በተደረገ ባህላዊ ህክምና ጥናት ዘንድ፣ አንድ የኢትዮጵያ ዝርያ A. percrassa የእሬት ሥር ተደቅቆ በማር ተቀላቅሎ ተፍሎም ለ፫ ቀን ለመሳል ይወሰዳል። እንዲሁም የዚህ ዝርያ የቅጠሉ ውጥ ለአህያ ኪንታሮት መታገስ ይለጠፋል። ^ አማረ ጌታሁን - SOME COMMON MEDICINAL AND POISONOUS PLANTS USED IN ETHIOPIAN FOLK MEDICINE March 1976 እ.ኤ.አ. ^ እስክዳር አበበ - የደባርቅ ባህላዊ ሕክምና 2003 ዓም አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ"} {"id": "22605", "contents": "ሰናፍጭ Brassica nigra ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው። ሌሎች የተዘመዱ አትክልት ደግሞ «ሰናፍጭ» ይባላሉ፣ በተለይ ሰናፍጭ ፍጁል (Brassica rapa) ጎመንዘር ወይም ያበሻ ሰናፍጭ (Brassica carinata) ሰናፔ የፈረንጅ ሰናፍጭ (Sinapis alba) የሕንድ ሰናፍጭ (Brassica juncea)"} {"id": "31605", "contents": "ሐምሌ ፳፮ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፫፻፳፮ኛው ቀን ሲሆን የክረምት ወቅት ፴፩ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፵ ቀናት፣ በዘመነ ዮሐንስ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፴፱ ቀናት ይቀራሉ።"} {"id": "31665", "contents": "ዱይስቡርግ (ጀርመንኛ፦ Duisburg) (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "14031", "contents": "ዋሽንት በእስትንፋስ የሚሰራ የኢትዮጵያ የሙዚቃ መሳሪያ ነው። የዋሽንትአሰራርእንዴትነው?"} {"id": "39153", "contents": "የቻይና ሪፐብሊክ (ቻይንኛ፦ 中華民國 /ጆንግኋ ሚንጐ/ በእስያ የሚገኝ አገር ነው። ዋና ከተማው ታይፔ ነው። ግዛቱ አሁን የታይዋን ደሴት አካባቢ ብቻ ሲሆን ከዓለም መንግሥታት 21 አገሮች ብቻ ከቻይና ሬፐብሊክ ጋራ ዲፕሎማቲካዊ ግንኙነት አላቸው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "32055", "contents": "አፅትላን (ናዋትል፦ Aztlān) በሜክሲኮ የሚገኙት የናዋ ብሐሮች አፈታሪካዊ መኖሪያ አገር ቤት ነው። አፅቴክ የሚለው ስያሜ ትርጉም «የአፅትላን ሕዝብ» ነው። በናዋትል ትውፊቶች ዘንድ፣ 7 ጎሣዎች በ7 ዋሻዎች ውስጥ ቺኮሞጽቶክ በተባለ አገር ይኖሩ ነበር። እነርሱም ሾቺሚልካ፣ ትላዊካ፣ አኮልዋ፣ ትላሽካላን፣ ቴፓኔካ፣ ቻልካ እና መሺካ ተባሉ። ከጊዜ በኋላ እነኚህ ጎሣዎች ከዚያ ወጥተው ወደ አጽትላን ፈለሡ። በአንዳንድ የትውፊት ሰነድ ውስጥ አጽትላን እንደ ሰላማዊ ገነት ይባላል፤ በአንዱ ዘንድ ግን በአጽትላን አዝቴኮች በአምባገነን ሥር ይኖሩ ነበር። በቄሳቸው ተምረው፣ አዝቴኮቹ ከዚያ ሸሹ፣ በመንገዳቸውም አምላካቸው ዊጺሎፖችትሊ ስማቸው «አዝቴክ» እንዳይሆን ከለከለ፤ ከእንግዲህ ወዲህ «መሺካ» እንዲባሉ ነገራቸው። በትውፊቶቹ አቆጣጠር ከአጽትላን ወደ ደቡብ የተጓዙበት አመት 1056 ዓ.ም. ነበር። በመጨረሻ መሺካዎች በአዲስ አገራቸው (የዛሬ ሜክሲኮ ሸለቆ) ደረሱ። ይህ አጽትላን ከሜክሲኮ ወደ ስሜን ስለ ተገኘ፣ አሁን ዩናይትድ ስቴትስ በሚባለው ግዛት ውስጥ እንደ ነበር የሚሉ አስተሳሰቦች ብዙ አሉ።"} {"id": "22689", "contents": "ኣሜከላ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።"} {"id": "22707", "contents": "ኣኩኩ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።"} {"id": "40503", "contents": "17 April በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም ሚያዝያ 9 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "32475", "contents": "የደበኔ ሳጥን መርህ እሚለው a ነገሮች b ሳጥኖች ውስጥ ቢቀመጡ፣ የነገሮቹ ብዛት ከሳጥኖቹ ብዛት ቢበልጥ a > b፣ አንዱ ሳጥን ሁለት ነገሮችን የግዴታ ይዟል። ምሳሌ፡ አንድ ሻንጣ ውስጥ 12 ሰማያዊ ካልሲዎችና 18 ጥቁር ካልሲወች አሉ። አይናችንን ጨፍነን ስንት ካልሲ ከሳጥኑ ብናወጣ የግዴታ አንድ አይነት ቀለም ያላቸው ሁለት ካልሲዎች ልናገኝ እንችላለን? ለአንዱ ቀለም አይነት አንድ ሳጥን ብናበጅ እና ለሌላው አንድ ሳጥን ብናበጅ፣ ሁለት ሳጥን በቀለሞች አሉን። ሶስት ካልሲዎች ብናወጣ የግዴታ ሁለቱ አንዱ ሳጥን ውስጥ መውደቅ አለባቸው (አንድ አይነት ቀለም መሆን አለባቸው)፣ ስለሆነም መልሱ 3 ነው ማለት ነው።"} {"id": "32517", "contents": "አቶ አበበ ገ/ስላሴ የ ቦዲቲ ከተማ አስተዳዳር እንዲሁም የ ት/ቤት ዳይሬክትር በ መሆን አገልግሉአል።"} {"id": "32547", "contents": "ኦና ማለት ምንም አይነት ቁስ የሌለበት ኅዋ ነው። ስለሆነም በኦና ውስጥ ድምፅ መጓዝ አይችልም። ጠፈር ውስጥ የሚገኘው ኅዋ ሙሉ ለሙሉ ኦና አይደለም ምክንያቱም አልፎ አልፎ ጥቃቅን የቁስ አካላት ይገኝበታልና። እዚህ ምድር ላይ ፓምፕ በመጠቀም ኦና ይሰራል። ይሄውም ከአንድ ነገር ውስጥ አየርን መጥጦ በማስወጣት ነው። ሆኖም ይሄም ቢሆን ሙሉ በሙሉ ኦና መፍጠር አይችልም። እስካሁን በተደረሰበት የቴክኖሎጂ ችሎታ፣ 99.9999% ኦና ለመፍጠር ተችሏል።"} {"id": "32553", "contents": "የኤሌክትሪክ ቻርጆች በቁስ አተም ውስጥ ከሚገኙ እኑሶች ውስጥ የአንድ አንዶቹ የተፈጥሮ ጠባይ ናቸው። ቻርጆች እራሳቸውን የሚገልጡት በሌሎች ሙሌት እኑሶች ላይ በሚያሳርፉት የስበት ወይም ግፊት ጉልበት ነው። የኤሌክትሪክ ቻርጆች እራሳቸውን በሁለት ክፍል ይከፍላሉ፣ የአንዱ ክፍል አባላት የራሱን ክፍል አባላት ሲገፋ፣ የሌላውን ክፍል አባል ግን ይስባል። እኒህ ክፍሎች ስም ወጥቶላቸው አንዱ ክፍል ፖዚቲቭ (+) ሲሰኝ፣ ሌላው ወገን ደግሞ ነጌቲቭ (- ) ይሰኛል። ለብቻ በሚገኝ ስርዓት ውስጥ ያለ የኤሌክትሪክ ፖዚቲቭና ነጌቲቭ ቻርጅ ድምር ውጤት ምንጊዜም አይለወጥም። ወይንም፣ የተጣራ የኤሌክትሪክ ቻርጅ አይፈጠርምም አይጠፋምም። ለምሳሌ በአንድ የጨው ክሪስታል ውስጥ 5 ነጌቲቭ እና 5 ፖዚትቭ ቻርጆች ቢኖሩ፣ በአጠቃላይ ያ ክሪስታል 0 ቻርጅ አለው ይባላል። ክሪስታሉ ከማናቸውም የውጭ ቁሶች ጋር እስካልተነካካ ድረስ 0 ቻርጅ እንዳለው ይቀጥላል። ይሄ መርህ በብዙ ሳይንስ ተሞክሮወች እንደተጋገጠ፣ ምንጊዜም ፀንቶ ይሰራል። ቻርጆች የተሰሩት ከጠጣር እኑስ ቻርጆች እንጂ እንደተፈለገ ከሚከፋፈሉ ፈሳሽ ነገሮች አይደለም። በተፈጥሮ ተለይተው የሚገኙ ቻርጆች ምንጊዜም የኤለመንታሪ ቻርጅ, e = 1.602×10−19 ኩለምብ ኢንቲጀር ብዜቶች ናቸው። ማለት የዚህ ቻርጅ 2 እጥፍ፣ 3 እጥፍ ወዘተ ሊሆኑ ይችላሉ እንጅ ለምሳሌ 2.04 እጥፍ ሊሆኑ አይችሉም። (ለዚህ ህግ አንድ ብቻ ተቃውሞ አለ፣ እርሱም ኳርክ ሲሆን የሙሌቱ ብዛት ⅓e ነው። ሆኖም ኳርኮች ለብቻቸው ተነጥለው አይገኙም፣ ይልቁኑ ምንጊዜ በሃድሮን (ፕሮቶን እና ኒውትሮን) ውስጥ ተጣብቀው ነው ሚገኙት)። ፕሮቶን ሙላቱ e ሲሆን የኤሌክትሮን ቻርጅ −e ነው። አንድ ፕሮቶን 2 ሙላታቸው +2/3e እና አንድ -⅓e ኳርኮች አሉት፣ በተቃራኒ አንድ ኒውትሮን ከ ሁለት -⅓e እና አንድ +2/3e ኳርኮች የተሰራ ነው። የቻርጅ መለኪያ ኩሎምብ ሲባል ምልክቱም C ነው። 1C ከ6.242e^18ue}} ጋር እኩል ነው። በሌላ ጎን አንድ ኩሎምብ ማለት በአንድ አምፔር ጅረት ውስጥ በ1ስኮንድ የሚያልፍ ቻርጅ ብዛት ነው። የኤሌክትሪክ ቻርጅ ብዘት በ Q ይወከላል። የኤሌክትርክ ሙሌት መጠንን የሚለካው መሳሪያ ኤሌክትሮሜትር ይባላል።"} {"id": "32571", "contents": "የኩሎምብ ህግ ወይንም የኩሎምብ ግልብ ስኩየር ህግ በጠጣር ቻርጆች መካከከል ያለውን የጉልበት ዝምድና የሚያሳይ የፊዚክስ ህግ ነው። ለመጀመሪያ ጊዜ ተደርሶበት ሃሳቡ የታተመው በ1778 ዓ.ም. በፈረንሳዩ ኦግስቲን ኩሎምብ ነበር። የኩሎምብ ህግ በስኬላር ወይንም በጨረር መልኩ ሊቀመጥ ይችላል። በስኬላር ሲጻፍ የጉልበት መጠንን ሲያሰላ፣ በጨረር ሲጻፍ የጉልበትን መጠንና አቅጣጫ ይሰጣል ማለት ነው። ህጉ በተሰጠው መልኩ የሚሰራው ነጥብ ቻርጅ ተደርገው ሊታሰቡ ለሚችሉ ሁለት ቻርጆች ነው። ወይንም በሌላ አነጋገር በሁለቱ ቻርጆች መካከል ያለው ርቀት ከሙላቶቹ ውስጣዊ ራዲየስ በሃይል ከፍ ለሚል ሙላቶች ነው። በኩሎምብ ህግ ምሰረት፣ በቻርጅ (q1) እና (q2) ላይ በእያንዳንዳቸው በአንድ ጊዜ የሚያርፉት ጉልበቶች እንዲህ ይሰላሉ r 1 {\\displaystyle \\mathbf {r} _{1}} ቦታ ላይ በተቀመጠች ሙላት q 1 {\\displaystyle q_{1}} ላይ ሌላው ሙላት q2 በመስኩ የሚያሳርፍባት ጉልበት መጠን እና አቅጣጫ በጨረር ቀመር ይሰላል። ከላይ የተሰጠው የኩሎምብ ህግ፣ መጠኑን ብቻ ነው ሚያሰላ። ^ (እንግሊዝኛ) Coulomb's law, University of Texas Coulomb's Law on Project PHYSNET. Electricity and the Atom — a chapter from an online textbook A maze game for teaching Coulomb's Law—a game created by the Molecular Workbench software The inverse cube law The inverse cube law for dipoles (PDF file) by Eng."} {"id": "32577", "contents": "ጊሌርሞ ሉዊስ ፍራንኮ ፋርኳርሰን (Guillermo Luis Franco Farquarson, ጥቅምት ፳፬ ቀን ፲፱፻፷፱ ዓ.ም. ተወለደ) ሜክሲካዊ (ቀድሞ አርጀንቲናዊ) እግር ኳስ ተጫዋች ነው። እስከ 2010 እ.ኤ.አ. ድረስ ለሜክሲኮ ተሰልፏል። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "30981", "contents": "[[ስዕል:|thumb|300px| ቃካሬ ኢቢ]] ቃካሬ ኢቢ የግብጽ የቀድሞ ዘመነ መንግሥት ፈርዖን ነበረ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "30987", "contents": "[[ስዕል:|thumb|300px| ነብሬ]] ነብሬ የግብጽ የቀድሞ ዘመነ መንግሥት ፈርዖን ነበረ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "32673", "contents": "አቀበት በአንድ የተሰጠ የስኬላር መስክ ውስጥ በሚገኙ ነጥቦች ላይ ያለን ከፍተኛ ውድድር አቅጣጫ እና የዚያ ውድድር መጠን የሚገኝበት የሒሳብ ስሌት ነው። ለምሳሌ፦ አንድ ሰው ተራራ እየወጣ እያለ፣ ከቆመበት ቦታ ወደ ሚቀጥለው በጣም ዳገት ወደሆነ ስፍራ ለመራመድ፣ የቱን አቅጣጫ ሊከትል እንደሚገባ ለማወቅ ቢፈልግ በሒሳብ ቋንቋ፣ ያለበትን ነጥብ አቀበት ፈለገ ይባላል። ሌላ ምሳሌ፦ ከባሕር ወለል በላይ ክፍታው H ( x , y ) {\\displaystyle H(x,y)} የሆነ ገጽታ ቢሰጥ፣ የዚህ ገጽታ አቀበት ቬክተር ሲሆን የቬክተሩ አቅጣጫ በእያንዳንዳቸው ነጥቦች ( x , y ) {\\displaystyle (x,y)} ላይ ያለን የሁሉ ታላቅ ኩርባን አቅጣጫ ይይዛል። የዚህ ኩርባ መጠን በአቀበቱ መጠን ላይ ይንጸባረቃል። ተጨማሪ ምሳሌ፦ በአንድ ክፍል ውስጥ ያለ የትኩሳት መጠን ሁለት ግቤት ባለው አስረካቢ T ( x , y , z ) {\\displaystyle T(x,y,z)} ቢሰጥ የዚህ አስረካቢ አቀበት የሚያሳየው 1ኛ- በእያንዳንዱ የክፍሉ ቦታ ላይ በየት አቅጣጫ ትኩሳቱ በሃይል እንደሚያድግና፣ 2ኛ በዚሁ ነጥብ ላይ ያለውን የውድድር መጠን ነው። አቀበት፣ በአንድ ነጥብ ላይ የሚገኙትን ሌሎች ውድድሮችንም ለማስላት ያገለግላል። ይህን ለማድረግ የተፈለገውን አቅጣጫ አሃድ ጨረር ወስዶ ከአቀበቱ ጋር በጥላ ማባዛት ነው። የአንድ ስኬላር አስረካቢ f ( x 1 , x 2 , x 3 , … , x n ) {\\displaystyle f(x_{1},x_{2},x_{3},\\dots ,x_{n})}"} {"id": "32685", "contents": "ዳይሬክት ዴቢት እንደ ዳይሬክት ዲፖዚት ሲሆን፣ ይህ ግን ጊዜን ጠብቀው የሚደጋገሙ ክፍያወችን ያለምንም ጣልቃ ገብነት ከቼኪንግ አካውንት ቀጥታ ለመክፈል የሚያስችል ዘዴ ነው።"} {"id": "31017", "contents": "[[File:|250px| right| thumb|1 አሹር-ረሽ-ኢሺ]] 1 አሹር-ረሽ-ኢሺ ከ እስከ ዓክልበ. የአሦር ንጉሥ ነበረ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31023", "contents": "1 አሹር-ዳን ከ1186 እስከ 1140 ዓክልበ. የአሦር ንጉሥ ነበረ። በአሦር ነገሥታት ዝርዝር ዘንድ ለ46 ዓመታት ነገሠ። (አንዱ ቅጂ ግን 36 ዓመታት ይላል።) (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31035", "contents": "[[File:|250px| right| thumb|2 አሹር-ራቢ]] 2 አሹር-ራቢ ከ እስከ ዓክልበ. የአሦር ንጉሥ ነበረ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "32853", "contents": "ዛሬማ ጊዮርጊይስ ከአጽቢ ሰሜን 20 ኪሎሜትር ላይ ባለው የዛሬማ መንደር የሚገኝ ጥንታዊ ቤተክርስቲያን ነው። ቤተክርስቲያኑ ሁለት ክፍል ሲኖረው፣ የመጀመሪያው ክፍል የውጨኛው ህንጻ ሲሆን በቅርብ ጊዜ ይተሰራና ውስጡ ያለውን ህንጻ የሚደብቅ ነው። ይሄው ክፍል አጠቃላይ ስፋቱ (13.70 mx 8.90 m) ሲሆን በሳር የተሸፈነ ጣሪያና ብዙም እንግዳ ያልሆነ ግድግዳ አለው። ሁለተኛውና በውስጥ ተደብቆ የሚገኘው ቀደምት ቤተክርስቲያን ሲሆን የተገነባውም ከ9-13ኛው ክፍለ ዘመን ባለው ጊዜ ውስጥ ነበር። በውጭውና በውስጡ መካከል ያለው ክፍተት እንደ ቅኔ ማህሌት ሲያገልገል ውስጠኛው አሮጌው ቤተክርስቲያ እንደ መቅደስ ያገለግላል። ውስጠኛው ቤተክርስቲያን እጅግ ብዙ በሆኑ ቅርጻቅርጾች ያሸበረቀና፣ ኢትዮጵያ ከሚገኙ አብያተክርስቲያናት ለየት ባለ መልኩ ሁለት አጥቢያ እና አጠቃላይ አቅዱ የመስቀል ቅርጽ ያለው ነው። አስራሩም እንደ ደብረ ዳሞ እና ይምርሃነ ክርስቶስ፣ በግንዶችና ጥርብ ድንጋዮች ንብብር ነው። ሆኖም ግን፣ ከነዚህ ለየት ባለ መልኩ አቋራጭ ግንድ እና የዝንጀሮ እራስ እሚባሉት የአክሱማዊ ህንጻ አሰራር ዘዴዎች በዚህ ቤተክርስቲያን አይታዩም። ታሪክ አጥኝው ለፔጅ ክላውድ፣ ከዚህ በመነሳት የዛሬማ ጊዮርጊስን ግንባታ በደብረ ዳሞ እና ይምርሃነ ክርስቶስ መካከል ያስቀምጠዋል። ዛሬማ ጊዮርጊስ ከውጭ 1965 ዓ.ም. ዛሬማ ጊዮርጊስ የውስጥ አቅድ ዛሬማ ጊዮርጊስ የውስጥ ክፍል፣ ሰሜናዊ ገጽታ ዛሬማ ጊዮርጊስ አጠቃላይ የውስጥ አቅድ ^ Lepage Claude. L'église de Zaréma (Éthiopie) découverte en mai 1973 et son apport à l'histoire de l'architecture éthiopienne."} {"id": "33531", "contents": "ደረስጌ ማርያም ደባርቅ፣ ጎንደር ውስጥ ደረስጌ (ደብረ-ስጌ ከሚለው ስም የመጣ)፣እሚባል ቦታ የሚገኝ ቤተ ክርስቲያን ነው። በዘመነ መሳፍንት ገነው የነበሩት ደጃች ውቤ እራሳቸውን ለማንገሥ ሲሉ የጀርመኑን ሠዓሊ እና ሳይንቲስት ዶክተር ሺምፐር በመቅጠር በ1840ዎቹ መጀመሪያ ያስገነቡት ቤተክርስቲያን ነው። በኋላ ላይ ከወደፊት ዓፄ ቴዎድሮስ ጋር በዚሁ አካባቢ ጦርነት ገጥመው ስለተሸነፉ ፣ ራስ ውቤ ለስርዓተ ንግሣቸው ባሠሩት ቤተ ክርስቲያን ዓፄ ቴዎድሮስ በአቡነ ሰላማ እጅ ተቀብተው ዘውድ ጭነው ነገሡበት። ይሄውም በ1847 መሆኑ ነው። አጼ ቴዎድሮስ ንግስናቸውን ያወጁበት ሰገነት፣ስሜን ጃናሞራ፣ደረስጌ ማርያም ካርታ"} {"id": "31107", "contents": "ሃሞን ዩፒተር ኦሊምፑስ ኦሲሪስ (አፒስ) የጣልያናዊ መኖኩሴ አኒዩስ ዴ ቪቴርቦ በ1490 ዓ.ም. ባሳተመው ዜና መዋዕል ዘንድ የካሜሴኑስና ሬያ ልጅ ሲሆን እነርሱ በሊብያ በገዙበት ወቅት ተወለደ (2279 ዓክልበ. ግድም)። የሃሞን ልጅ ዲዮኒሶስ ግን የአባቱን ቂም በቅሎ በ2271 ዓክልበ. ካሜሴኑስን ወደ ግብጽ አባረረው፤ ልጁንም አፒስን የግብጽ ንጉሥ አደረገው። በ2261 ዓክልበ. ካምና ሬያ እኅቱን ዩኖ ኢሲስ ወለዱ፤ ይቺም የአፒስ ሚስት ሆነች። በ2211 ዓክልበ. ግድም አፒስና ዩኖ ወደ ከነዓን ሄደው የስንዴ ምርት አስተማሩ። ከ2180 ዓክልበ. ግድም በኋላ ወደ ግብጽ ተመልሰው የማረሻ ጥቅም አስተማሩ። በኋላ አፒስ እጅግ ረጅም እድሜ እየኖረ በአውሮጳ እየተጓዘ ግብርናን እያስተማረ አገሮችን ተገዥ አደረጋቸው። በ2057 ዓክልበ. ግድም በጥራክያ አገር ሊኩርጉስን ገደለው። በ2034 ዓክልበ. ግድም የአፒስ ልጅ ማከዶን በኤማጥያ ገዛ፤ ስለዚህ አገሩ በስሙ መቄዶን ይጠራ ጀመር። በ2019 ዓክልበ. የኦሲሪስ ሰፈሮች እስከ ዳኑብ ወንዝ በደረሱበት ጊዜ፣ ጣልያኖቹ በጊጋንቴስ አምባገነኖች ዕጅ ተጨቆነው ለአፒስ እርዳታ ጠየቁ፤ አፒስም ለ10 ዓመት ጣልያንን ለራሱ ያዘ። በ2009 ዓክልበ."} {"id": "31113", "contents": "ህውንግፕየውንግ በኮሪያ የነገሠ ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31119", "contents": "ሙንህየ በኮሪያ የነገሠ ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "41469", "contents": ""} {"id": "31143", "contents": "ቴዎን በኮሪያ የነገሠ ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "23097", "contents": "ሞኮጆ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ከአለት የተፈለፈ ቤተ ክርስቲያን ነው።"} {"id": "23103", "contents": "በጸሎተ ሚካኤል ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ከአለት የተፈለፈ ቤተ ክርስቲያን ነው።"} {"id": "23109", "contents": "ትልቁ አቃቂ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ከአለት የተፈለፈ ቤተ ክርስቲያን ነው።"} {"id": "23127", "contents": "አብራሃ አጽብሃ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ከአለት የተፈለፈ ቤተ ክርስቲያን ነው።"} {"id": "23133", "contents": "እንዳ መስቀል ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ከአለት የተፈለፈ ቤተ ክርስቲያን ነው።"} {"id": "47241", "contents": "ኡራርቱ በጥንት የነበረ መንግሥት ሲሆን በደብረ አራራት ዙሪያ ተገኘ። ስያሜው «ኡራርቱ» አሦርኛ ሲሆን ከደብረ አራራት ስም ጋር እንደ ተዛመደ ይታሥባል። በአሦርኛ ሰነዶች «ኡራርቱ»ና «ናይሪ» የሚሉት ስሞች ለዙሪያው ከ1300 ዓክልበ. አካባቢ ጀምሮ ተዘግበዋል። በተጨማሪ በሱመር አፈ ታሪክ «አራታ» የተባለ ሀገር ምናልባት 2450-2350 ዓክልበ. ይታወቅ ነበር፣ እሱም ከአሶርኛው «ኡራርቱ» ጋር ዝምድና እንዳለው የሚያስቡ አሉ። በትንቢተ ኤርምያስ (ብሉይ ኪዳን 600 ዓክልበ. አካባቢ) ደግሞ በ51:27 የአራራት፣ የሚኒ እና የአስከናዝ መንግሥታት ሲጠቅስ፣ ይህ «አራራት መንግሥት» ማለት በዚያን ጊዜ የነበረው የኡራርቱን መንግሥት ይገልጻል። በኡራርትኛ የመንግሥቱ ስም «ቢያይኒሊ» ተባለ። ከአሦርኛ መዝገቦች እንደምናውቅ፣ ከ1300 እስከ 868 ዓክልበ. ድረስ እነዚህ «ናይሪ» ወይም «ኡሯትሪ» ብሔሮች በተለያዩ ነገዶች ይኖሩ ነበር፤ በ868 ዓክልበ. የናይሪ ሕዝቦች በንጉሥ አራሙ ተባብረው የኡራርቱ (ቢያይኒሊ) መንግሥት ፈጠሩ። በቋንቋ ረገድ ኡራርትኛ ከበፊቱ ሑርኛ ጋር ተዛመደ። ሑራውያን በተለይ ከ2075-1300 አክልበ በስሜን መስጴጦምያ ይታወቁ ነበር። ይህ የኡራርቱ መንግሥት ከ868 ዓክልበ ጀምሮ እስከ 598 ዓክልበ. ድረስ ያህል ቆየ። በ598 ዓክልበ. የሜዶንና የእስኩቴስ ሰዎች ወርረው የኡራርቱን መንግሥት ጨርሰው ሀገሩ ከዚያ በኋላ በተለይ «አርመኒያ» ተብሏል። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31209", "contents": "ሎጋይረ ሎርክ በአይርላንድ አፈ ታሪክ ከ366 እስከ 364 ዓክልበ. ግድም ድረስ የአየርላንድ ከፍተኛ ነጉሥ ነበር። የአይርላንድ ታሪኮች እንዳሉት የሎጋይረ ዘመን ለ2 ዓመታት ቆየ። በተለይ የላውድ አቆጣጠሮች (1014 ዓም ተቀነባብሮ) እና የድሮ አቆጣጠር በመከተል፣ ይህ ከ366 እስከ 364 ዓክልበ. ድረስ ይሆናል። (በኋላ የታዩት ታሪኮች ግን ከዚያ በፊት ያደርጉታል።) (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31215", "contents": "ሙይነሞን በአይርላንድ አፈ ታሪክ ከ945 እስከ 940 ዓክልበ. ግድም ድረስ የአየርላንድ ከፍተኛ ነጉሥ ነበር። የአይርላንድ ታሪኮች እንዳሉት የሙይነሞን ዘመን ለ5 ዓመታት ቆየ። የላውድ አቆጣጠሮች (1014 ዓም ተቀነባብሮ) እና የድሮ አቆጣጠር በመከተል፣ ይህ ከ945 እስከ 940 ዓክልበ. ድረስ ይሆናል። (በኋላ የታዩት ታሪኮች ግን ከዚያ በፊት ያደርጉታል።) (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31221", "contents": "ማክ ኬክት በአየርላንድ ልማዳዊ አፈ ታሪክ ዘንድ ከቱዋጣ ዴ ዳናን ወገን የአየርላንድ ከፍተኛ ንጉሥ ነበር። የዳግዳ ልጅ ከርማይት ልጅ ሲሆን ከወንድሞቹ ማክ ኲልና ማክ ግሬን ጋር አይርላንድን ለ ፳፱ ዓመታት በጋርዮሽ ገዛ። ዕውነተኛ ስሙ ቴጡር ሲሆን ስሙን ማክ ኬክት ስለ አምላኩ ኬክት ወሰደ። በ1434 ዓክልበ. ማክ ኲል የአባቱን የከርማይት ቂም በቅሎ ንጉሡን ሉግን ገደለው። ከመቶ ዓመታት በኋላ በ1334 ዓክልበ. ንጉሡ ፍያካ ማክ ደልበህ በተገደለበት ጊዜ ማክ ኲልና ፪ ወንድሞቹ ለ29 ዓመታት በጋርዮሽ እንደ ገዙ ይባላል። የፍያካና የእናቱ ኤማስ ሦስት ሴት ልጆች፣ ባንባ፣ ፎድላና ኤሪው የከርማይት ልጆች ሚስቶች ሆኑ፤ እነዚህም የአይርላንድ ደሴት ስያሜዎች ሆኑ። የማክ ኬክትም ሚስት ፎድላ ነበረች። በጥንታዊ ታሪኮች ዘንድ ሦስቱ ወንድማማች እያንዳንዱ የደሴቱን ሲሶ እንደ ገዛ ቢለንም፣ የአይርላንድ ታሪክ የሚባለው መጽሐፍ ግን እንደሚገልጸው፣ እያንዳንዱ ወንድም በመፈራረቅ ከፈተኛ ንጉሥነቱን ለ፩ ዓመት ይይዝ ነበር። በመጨረሻ በ1305 ዓክልበ. ግ. ሚሌሲያን የተባለው ወገን አይርላንድን ከእስፓንያ ወርረው ሦስቱን የቱዋጣ ደ ዳናን ነገሥታት በታይልቲን ውግያ አሸንፈው ገደላቸው፤ የሚሌሲያንም መጀመርያ ነገስታት ኤቤር ፊን እና ኤሪሞን ተከተሉዋቸው።"} {"id": "31227", "contents": "'ማይል ኮባ ማክ አይዶ የ አየርላንድ ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "42087", "contents": "11ኛው ምዕጤ ዓመት ከ1001 እስከ 1100 ዓም ድረስ የነበረው ክፍለ ዘመን ነበረ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "42255", "contents": "ሐቲ በጥንታዊ አናቶሊያ የተገኘ ብሔር ነበረ። ዋና ከተማቸው ሐቱሳስ ነበር። ሐሊስ ወንዝ አገራቸውን ይዞር ነበር። ሐቲ የሚለው ስም ከአካድ ንጉሥ ታላቁ ሳርጎን ዘመን ጀምሮ (2070 ዓክልበ. ግድም) ይታወቃል። የአካድና የአሦር ነጋዴዎች በሐቲ የራሳቸውን ሠፈሮች (ካሩም) ሲኖሯቸው የሳርጎንን እርዳታ ይጤይቁ ነበር፣ ሳርጎንም የቡሩሻንዳ ንጉሥ ኑርዳጋልን እንዳሸነፈው ይባላል። የሳርጎን ተከታይ ናራም-ሲን በሐቲ ንጉሥ ፓምባ ተዋጋ። የሐቲ ሰዎች ቋንቋ ሐትኛ ዝምድናው የማይታወቅ ነው። በኋላ ዘመን ሕንዳዊ-አውሮፓዊ ቋንቋ የተናገረ ሕዝብ ከካነሽ ተነሣ፣ ቋንቋቸውንም «ነሺሊ» (የካነሽ ቋንቋ) ይሉት ነበር። ግዛታቸውን በሐቲ ላይ ካስፋፉ በኋላ አገሩን «ሐቲ» በሚለው መጠሪያ ማለታቸውን አልተዉም። «ሐቲ» ከዕብራይስጥ ስም «ሔቲ» (ኬጢ) ጋር ተመሳሳይነት ስላለው እነዚህ ሰዎች አሁን በእንግሊዝኛ «ሂታይት» (ኬጥያውያን) ይባላሉ፣ ሕንዳዊ-አውሮፓዊ ቋንቋቸውም («ነሺሊ») ኬጥኛ ይባላል። የቀደሙት የሐቲ ብሔር ግን በዘመናት ላይ ከኬጥያውያን ጋር ተቀላቀሉና ልዩ መታወቂያቸውን አጡ።"} {"id": "31257", "contents": "ቲገርንማስ በአይርላንድ አፈ ታሪክ ከ1230 እስከ 1153 ዓክልበ. ግድም ድረስ የአየርላንድ ከፍተኛ ነጉሥ ነበር። የአይርላንድ ታሪኮች እንዳሉት የቲገርንማስ ዘመን ለ77 ዓመታት ቆየ። የላውድ አቆጣጠሮች (1014 ዓም ተቀነባብሮ) እና የድሮ አቆጣጠር በመከተል፣ ይህ ከ1230 እስከ 1153 ዓክልበ. ድረስ ይሆናል። (በኋላ የታዩት ታሪኮች ግን ከዚያ በፊት ያደርጉታል።) (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "44349", "contents": "ነሪካሬ ላይኛ ግብጽ በ2ኛው ጨለማ ዘመን (13ኛው ሥርወ መንግሥት) ከ1812 እስከ 1811 ዓክልበ. ግድም ድረስ የገዛ ፈርዖን ነበረ። የሰኸምካሬ ሶንበፍ ተከታይ ነበረ። የግብጽ ታሪክ ሊቅ ኪም ራይሆልት እንደሚያስረዳው፣ ይህ ፈርዖን ከሶንበፍ ቀጥሎና ከሰኸምካሬ 5 አመነምሃት አስቀድሞ ለአንድ ዓመት ያህል ብቻ ነገሠ። «የነሪካሬ ጽላት» ከ፩ኛው ዓመቱ ለቀደሙት መምህሮች ሲታወቅ አሁን የት እንደ ጠፋ አይታወቅም። K.S.B. Ryholt: The Political Situation in Egypt during the Second Intermediate Period, c. 1800 – 1550 BC, Carsten Niebuhr Institute Publications, vol. 20. Copenhagen: Museum Tusculanum Press, 1997 (እንግሊዝኛ)"} {"id": "44355", "contents": "ቡር-ሲን በሱመር የኢሲን ሥርወ መንግሥት 7ኛው ንጉሥ ነበረ (1806-1785 ዓክልበ. የነገሠ)። የኡር-ኒኑርታ ልጅና ተከታይ ነበረ። ከኢሲን በላይ በኒፑር ስለ ገዛ «የሱመርና የአካድ ንጉሥ» ተባለ። ቅርሶቹ እንደሚያመልክቱ ምናልባት ከ1788 እስከ 1785 ድረስ ኡርን ከላርሳ ያዘ። እንዲሁም በዚያው ወቅት ቡር-ሲን «የኪሱራ ንጉሥ» ተደረገ። በዘመኑ ሌሎች ተወዳዳሪዎች መንግሥታት ደግሞ በባቢሎን፣ ካዛሉ-ማራድ፣ ኢሊፕ-አኩሱም፣ ኤሽኑና፣ ኡሩክና አሹር ተገኙ። በሱመራዊ ነገሥታት ዝርዝር ላይ ፳፩ ወይም ፳፪ ዓመታት እንደ ነገሠ ሲለን፣ ከዘመኑ ፱ የዓመት ስሞች ብቻ ይታወቃሉ። ከመጀመርያው ፪ ዓመቶቹ በቀር የሌሎቹ ዓመታት (a-g) ቅድም-ተከተላቸው እርግጥኛ አይደለም። ^ የቡር-ሲን ዓመት ስሞች"} {"id": "44391", "contents": "ጂይወን (ቻይንኛ፦ 济源) የቻይና ከተማ ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "34923", "contents": "ሶፍ-ዑመር፡በየኢትዮጲያ ከሚገኙት ሁሉ ታላቁ የዋሻ ስርዓት ነው። ከአፍሪካም እንዲሁ 1ኛ ርዝመት እንዳለው ይጠቀሳል። ከአለም ደግሞ 306ኛ። የዋሻው ርዝመት 15.1ኪሎሜትር ሲሆን በባሌ ዞን ይገኛል። የዚሁ ዋሻ ስም በዚህ ቦታ ተጠልለው ይኖሩ ከነበር የእስልምና መሪ፣ ከሼክ ኡምር ይመጣል።"} {"id": "47433", "contents": "ዉች (ፖሎንኛ፦ Łódź) በፖሎኝ የሚገኝ ከተማ ነው። 698,688 ሰዎች ይኖሩበታል።"} {"id": "31329", "contents": "አይንጉስ ኦልሙካዳ በአይርላንድ አፈ ታሪክ ከ1049 እስከ 1022 ዓክልበ. ግድም ድረስ የአየርላንድ ከፍተኛ ነጉሥ ነበር። ልዩ ልዩ የአይርላንድ ታሪኮች እንዳሉት የአይንጉስ ዘመን ለ18 ወይም ለ21 ዓመታት ቆየ። የላውድ አቆጣጠሮች (1014 ዓም ተቀነባብሮ) 27 አመት አለው፣ እሱንና የድሮ አቆጣጠር በመከተል፣ ይህ ከ1049 እስከ 1022 ዓክልበ. ድረስ ይሆናል። (በኋላ የታዩት ታሪኮች ግን ከዚያ በፊት ያደርጉታል።) (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31335", "contents": "ዮኩ ማክ አይሌላ በአይርላንድ አፈ ታሪክ ከ557 እስከ 550 ዓክልበ. ግድም ድረስ የአየርላንድ ከፍተኛ ነጉሥ ነበር። የአይርላንድ ታሪኮች እንዳሉት የዮኩ ዘመን ለ7 ዓመታት ቆየ። በተለይ የላውድ አቆጣጠሮች (1014 ዓም ተቀነባብሮ) እና የድሮ አቆጣጠር በመከተል፣ ይህ ከ557 እስከ 550 ዓክልበ. ድረስ ይሆናል። (በኋላ የታዩት ታሪኮች ግን ከዚያ በፊት ያደርጉታል።) (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31347", "contents": "ዱዊ ዳልታ ዴዳድ በአይርላንድ አፈ ታሪክ ከ37 እስከ 27 ዓክልበ. ድረስ የአየርላንድ ከፍተኛ ነጉሥ ነበር። የአይርላንድ ታሪኮች እንዳሉት የዱዊ ዘመን ለ፲ ዓመታት ቆየ። የላውድ አቆጣጠሮች (1014 ዓም ተቀነባብሮ) በመከተል፣ ይህ ከ37 እስከ 27 ዓክልበ. ድረስ ይሆናል። (በኋላ የታዩት ታሪኮች ግን ከዚያ በፊት ያደርጉታል።) (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31353", "contents": "'ዶምናል ሚዲ የ አየርላንድ ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31365", "contents": "ፊናት ማር በአይርላንድ አፈ ታሪክ ከ81 እስከ 78 ዓክልበ. ድረስ የአየርላንድ ከፍተኛ ነጉሥ ነበር። የአይርላንድ ታሪኮች እንዳሉት የፊናት ዘመን ለ፫ ወይም ፱ ዓመታት ቆየ። የላውድ አቆጣጠሮች (1014 ዓም ተቀነባብሮ) በመከተል፣ ፫ ዓመት ነበር፣ ይህም ከ78 እስከ 67 ዓክልበ. ድረስ ይሆናል። (በኋላ የታዩት ታሪኮች ግን ከዚያ በፊት ያደርጉታል።) (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "35205", "contents": "ሙሴ (ዕብራይስጥ፡ מֹשֶׁה /ሞሼህ/) በብሉይ ኪዳን ከሚጠቀሱት ታላላቅ ነብያት አንዱ ነው። ሙሴ በተወለደበት ዘመን የእስራኤል ልጆች በግብጽ ውስጥ በባርነት ተገዝተው የነበርበት ሆኖም ግን ቁጥራቸው እየበዛና እየተጠናከሩ የነበርበት ጊዜ ነበር። በዚህ ዘመን ግብፅን ያስተዳድር የነበር፣ ስሙ በብሉይ ኪዳን ያልተጠቀሰው የግብፅ ፈርዖን፣ የእስራኤል ልጆች ከውጭ የግብፅ ጠላቶች አግዘው ሊወጉን ይችሉ ይሆናል በሚል ፍራቻ ማናቸው የእስራኤል ወገን የሆኑ ወንድ ልጆች በተወለዱ ጊዜ እንዲገደሉ አዘዘ። ሆኖም የሙሴ እናት፣ ዮካብድ፣ ልጇን ደብቃ ታኖር ነበር። ከሶስት ወር ድበቃ በኋላ ልጁን በደንገል ሳጥን አድርጋ በአባይ (ናይል) ወንዝ አጠገብ አስቀመጠችው። ሳጥኑ እየተንሳፈፈ የፈርዖን ልጅ እምትታጠብበት ስፍራ ደረሰ፣ የፈርዖንም ልጅ ለህጻኑ ስላዘነች በፈርዖን ቤት አደገ። ካደገ በኋላ አንድ የግብፅ ባሪያ አሳዳሪ እስራኤላዊ አሽከሩን ሲደበድብ አይቶ ሙሴ ግብጻዊውን ገደለው። ሆኖም ይህ ጉዳይ በግብጽ ባለስልጣኖች ዘንድ እየተሰማ ስለሄደ ሙሴ ወደ ምድያም አገር ተሰደደ። በዚያ ለ40 አመት ያክል ሲቀመጥ የካህኑን ዮቶርን በጎች ይጠብቅ ነበር። በዚህ ጊዜ የድሮው ፈርዖን ሞቶ አዲስ ፈርዖን በግብፅ ነግሶ ነበር። በአዲሱ ፈርዖን ዘመን የእስራኤላዊያኑ ጭቆና ባሰ እንጅ አልቀነሰም። ከኮሬብ ተራራ በሚገኝ ቁጥቋጦ ውስጥ በተገለጠለት መልዕክት መሰረት ሙሴ እድሜው 80 ከሞላ በኋላ ወደ ግብፅ ተመለሰ ። የመመለሱም ዋና ዓላማ እስራኤላውያኑ ግብፅን ለቀው እንዲወጡ አዲሱን ፈርዖን ለማስፈቀድ ነበር። አዲሱ ፈርዖን እምቢ ስላለ ሙሴ 10 መቅሰፍቶችን በግብፅ ላይ ከፈፀመ በኋላ ንጉሱ ስለተስማማ እስራኤላውያንን እየመራ ፣ ቀይ ባሕርን በእግዚአብሔር ኃይል ከፍሎ በደረቅ ምድር ላይ አሳልፏቸው ከተገዙበት ግብፅ አውጥቶ በሲናይ (ሲና) በረሃ ብዙ ታአምራትን እያደረገ ፣ ውሀ ከዲንጋይ እያፈለቀ ፣ ከፀሐይ በደመና እየጋረደ ፣ በሌሊት ብርሃን እያደረገ ፣ መና ከሰማይ እያወረደ ሌላም ብዙ ተአምር የሠራ መርቷቸዋል ። በዚህ ወቅት እስራኤላውያኑ በኮሬብ ተራራ ተመስርተው የኤዶምን ደንበሮች ያስሱ ነበር ። አሥርቱ ትዕዛዛትን ሙሴ የተቀበለው በዚህ ወቅት ነበር። በእንደዚህ አይነት ሁኔታ ሙሴና ህዝቡ ለ40 ዓመት በበረሃው ውስጥ ከዋተቱ በኋላ ሙሴም ወደ ተስፋይቱ ምድር ወደ ከነዓን ሳይገባ እሱን እንዲተካው እያሱን መርጦ በዚሁ በስደት ወራት እድሜው 120 ሲሆን አልፏል። በታሪክ አጥኝዎች ዘንድ፣ ሙሴ መቼ እንደኖረ በዕርግጥ አይታወቅም። አንድ አንድ ተመራማሪዎች የኖረበትን ዘመን ከክርስቶስ ልደት በፊት በ13ኛው ክፍለዘመን ሲያደርጉ ሌሎች ከዛ በፊት ነው ይላሉ። ይህም ግመት በዚያው ክፍለ ዘመን መጨረሻ የገዛው ፈርዖን መርነፕታህ በጽላቱ የእስራኤል ስም መጀመርያው ስለ ጠቀሰው ነው፤ እንዲሁም የአባቱም ስም ራምሴ በኦሪት ዘጸአት ፩፡፲፩ የከተማ ስም ሆኖ ስለ ታየ ነው። ንጉሥ ዳዊት ግን በእስራኤል በ1000 ዓክልበ."} {"id": "35211", "contents": "ቃይንም በኦሪት ዘፍጥረት 10፡24፣ 11፡13፤ በመጽሐፈ ዜና መዋዕል ቀዳማዊ 1፡18፣ እንዲሁም በሉቃስ ወንጌል 3፡36 መሠረት የአርፋክስድ ልጅና የሳላ አባት ነበረ። የአማርኛ (ኢኦተቤ) ትርጉም እንደ ግሪክ ትርጉም እንዲህ ይላል። ሆኖም በዕብራይስጥ ብሉይ ኪዳን ትርጉም የቃይንም ስም አይታይም፣ በርሱ ፈንታ አርፋክስድ በቀጥታ የሳላ አባት ያደርገዋል። አሁን በዓለም ዙሪያ ያሉት ትርጉሞች የተወሰዱ በተለይ ከዕብራይስጡ ስለሆነ፣ የቃይንም ስም የሚገኘው ብዙ ጊዜ በሉቃስ ወንጌል ብቻ ነው። ዘፍጥረት 11፡12-13 ስለ ቃይንም እንደሚለው፣ የአርፋክስድ ዕድሜ 135 ዓመታት ሲሆን ቃይንምን ወለደ፣ ከዚያም አርፋክስድ 400 ዓመት ኖረ። የቃይንም ዕድሜ 130 ዓመት ሲሆን ሳላን ወለደ፣ ከዚያም ቃይንም 330 ዓመት ኖረ። እነዚህ ቁጥሮች ከግሪኩ ትርጉም ሲገኙ የዕብራይስጥና ሳምራዊው ትርጉም ቁጥሮች ግን ይለያያሉ። በመጽሐፈ ኩፋሌ ውስጥ ስሙ ቃይናም ተጽፎ ከአባቱ አርፋክድና ከእናቱ ራሱአያ በ1375 አመተ አለም ተወለደ፤ አርፋክስድም ልጁን መጻሕፍት አስተማረው። አድጎ ቃይናም ለአምባው የሚመች ቦታ በመፈልግ ከጥፋት ውኃ አስቀድሞ የተቀረጸውን ጽሑፍ አገኘ፤ የትጉሃን (ደቂቀ ሴት) ሰማያት አቆጣጠር ነበር። በ1429 አ.አ. ሚስቱን ሜልካ አገባ፣ እርስዋም የያፌት ልጅ የአበዳይ (ወይም እንደ ድሮ ልሳናት የማዳይ) ሴት ልጅ ትባላለች። በ1432 አ.አ. ሜልካ ሳላን ወለደችለት ይላል። ከመጽሐፍ ቅዱስም ውጭ በሌላ ታሪካዊ ሥነ ጽሑፍ ምንጮች ደግሞ ስለ ቃይንም ብዙ ልዩ ልዩ ልማዶች ይገኛሉ።"} {"id": "35745", "contents": "የኩላሊት ጠጠር የሚባለው በኩላሊት ውስጥ የጠጣር ነገሮች መጋገር ወይም መሰብሰብ ሲሆን የጠጣር ነገሮቹም ምንጭ በሽንት ውስጥ የሚገኙ የምግብ ንጥረ ነገሮች ናቸው:: የኩላሊት ጠጠሮች ብተለያየ መልኩ ይከፋፈላሉ፣ ከነዚህም ውስጥ; በሚገኙበት ቦታ [በሽንት ትቦ ወይም ዩሬተር, በሽንት ፊኛ]; በጠጠሮቹ ውስጥ በሚገኙ ማእድናት [ካልሺየም የያዙ, ስትራቫይት (ማግኒዢየም, አሞኒየም ፎስፌት), የሸንት አሲድ ወይም ሌላ ማእድናት]:: የኩላሊት ጠጠር የህመም ምንጭ ሲሆን በአብዛኛው ወንዶችን ያጠቃል (፹ በመቶ (80%))."} {"id": "44847", "contents": "ራዮ ቫዬካኖ ዴ ማድሪድ (እስፓንኛ፦ Rayo Vallecano de Madrid, S.A.D.) በማድሪድ፣ እስፓንያ የሚገኝ የእግር ኳስ ክለብ ነው። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "44895", "contents": "ኤፌሶን (ግሪክኛ፦ Ἔφεσος /ኤፈሶስ/) በጥንታዊ ኢዮኒያ የነበረ ከተማ ሲሆን አሁን በቱርክ አገር ያለው ሰፊ ፍርስራሽ ቦታ ነው። በኬጥያውያን መንግሥት ዘመን፣ ከተማው አፓሳ ተብሎ የኬጥያውያን ጎረቤት በስተምዕራብ የአርዛዋ (የቀድሞ «ሉዊያ») ዋና ከተማ ነበረ። ኬጥያውያን አርዛዋን በኋላ ቢጨምሩም፣ ኤፌሶን የግሪኮች (ኬጥኛ፦ «አሐያ») ግዛት ውስጥ ሆነ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "35817", "contents": "ማዕቀብ የፖለቲካና የኢኮኖሚ እገዳ ሲሆን ሕጋዊ በሆነ ውሳኔ ኃይል ተጠቅሞ አንድን ሰው፣ ሀገር ወይም ተቋም ከያዘው አፈንጋጭ አስተሳሰብ ወይም ድርጊት እንዲመለስ፣ የሚጠበቅበትን መስመር እንዲከተል ወይም ለትክክለኛው ሕግ ተገዥ እንዲሆን ለማድረግ በፖለቲካና በኢኮኖሚ እገዳ አማካይነት የሚወሰን ቅጣት ነው። ይህ ዓይነቱ ቅጣት በተለይ የሚጣለው ዓለም አቀፋዊ ውሳኔዎችን በማያከብር ወገን ላይ ሲሆን በሙሉ ተፈጻሚነት ሊያገኝ የሚችለው የውሳኔው ደጋፊዎች ቅጣቱ ከተጣለበት ወገን ጋር ያላቸውን የኢኮኖሚና የፖለቲካ ግንኙነት ሲያቋርጡና እንዲሁም ሕገወጥ ድርጊቱን በማንኛውም ቦታና ጊዜ በማጋለጥና በማውገዝ ነው። የማርክሲዝም ሌኒኒዝም መዝገበ ቃላት ፤ ፲፱፻፸፰፤ ገጽ 89"} {"id": "36003", "contents": "የ2010 እ.ኤ.አ. ፊፋ የዓለም ዋንጫ ምድብ ሲ ከሰኔ ፭ እስከ ሰኔ ፲፯ ቀን ፳፻፪ ዓ.ም. ተካሄዷል። በዚህ ምድብ ውስጥ የአሜሪካ፣ አልጄሪያ፣ እንግሊዝ እና ስሎቬኒያ ቡድኖች ነበሩ። ሁሉም ሰዓታት በደቡብ አፍሪቃ ሰዓት (UTC+2) ናቸው። ^ ሀ ለ ሐ መ ሠ ረ ሰ \"(እንግሊዝኛ) Referee designations for matches 1-16\" (PDF). FIFA.com. Fédération Internationale de Football Association. Archived from the original on ሰኔ ፳፰ ቀን ፳፻፪ ዓ.ም.. በግንቦት ፳፰ ቀን ፳፻፪ ዓ.ም. የተወሰደ. ^ ሀ ለ ሐ መ \"(እንግሊዝኛ) Tactical Line-up – Group C – England-United States\" (PDF). FIFA.com. Fédération Internationale de Football Association. በሰኔ ፮ ቀን ፳፻፪ ዓ.ም. የተወሰደ. ^ ሀ ለ ሐ \"(እንግሊዝኛ) Algeria-Slovenia gets substitute ref\". ESPNsoccernet.com. Associated Press. http://soccernet.espn.go.com/world-cup/story/_/id/5265187/ce/us/referee-pablo-pozo-injured-carlos-batres-sub-algeria-slovenia-match?cc=3888&ver=global በሰኔ ፪ ቀን ፳፻፪ ዓ.ም. የተቃኘ.  ^ ሀ ለ ሐ መ \"(እንግሊዝኛ) Tactical Line-up – Group C – Algeria-Slovenia\" (PDF). FIFA.com. Fédération Internationale de Football Association. በሰኔ ፮ ቀን ፳፻፪ ዓ.ም. የተወሰደ."} {"id": "36021", "contents": "ማውሪሺዮ በርናርዶ ቪክቶሪኖ ዳንሲሎ (እስፓንኛ፦ Mauricio Bernardo Victorino Dansilo፣ ጥቅምት ፩ ቀን ፲፱፻፸፭ ዓ.ም. ተወለደ) ኡራጓያዊ እግር ኳስ ተጫዋች ነው። ከክሩዜሮ ብድር ላይ ሆኖ ለፓውሜራስ ክለብ ይጫወታል። የኡራጓይ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድን አባልም ነው። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "36105", "contents": "ዲዬጎ ፈርናንዶ ፔሬዝ አጉዋዶ (Diego Fernando Pérez Aguado, ግንቦት ፲ ቀን ፲፱፻፸፪ ዓ.ም. ተወለደ) ኡራጓያዊ እግር ኳስ ተጫዋች ነው። ለቦሎኛ ክለብ የሚጫወት ሲሆን የኡራጓይ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድን አባል ነው። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "36165", "contents": "ሆርሄ ሲሮ ፉሲሌ ፔርዶሞ (ኅዳር ፲ ቀን ፲፱፻፸፯ ዓ.ም. ተወለደ) ኡራጓያዊ እግር ኳስ ተጫዋች ነው። ለሳንቶስ ክለብ የሚጫወት ሲሆን የኡራጓይ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድን አባል ነው። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "44997", "contents": "የቬትናም ጦርነት ከ1948 ዓ.ም. እስከ 1967 ዓ.ም. ድረስ በቬትናም የነበረ ጦርነት ነበር። ይህ ጦርነት እንደ ኮሪያ ጦርነት ሳይሆን ከተመድ ምንም በረከት ያላገኘ ሥራ ነበር። ከ1946 ዓም የጀኔቭ ጉባኤ በኋላ የፈረንሳይ ቅኝ አገር የነበረችው የፈረንሳይ ኢንዶቻይና በላዎስ፣ ካምቦዲያ፣ ስሜን ቬትናምና ደቡብ ቬትናም ተከፋፈለች። በቅርቡ ግን ከስሜን ቬትናም (በሶቪዬት ሕብረትና በቻይና ሕዝባዊ ሪፐብሊክ ድጋፍ) እና ከደቡብ ቬትናም (በዩናይትድ እስቴትስ ድጋፍ) መካከል፣ ኹኔታው ወደ እርስ-በርስ ጦርነት መራ። በአሜሪካዊው ፕሬዚዳንት ጆን ኤፍ ኬኔዲ ዘመን በየወገኑ የቻይና ወይም የአሜሪካ ሚለታሪ አማካሪዎች በቬትናም ተገኙ። ባጠቃላይ አሜሪካውያን ግን ስለ ቬትናም ባሕል ወይም ታሪክ ያወቁት እምባዛም ነበር። በተለይ ኬኔዲ በጥይት ተገድሎ ምትኩ ፕሬዚዳንቱ ሊንደን ጆንሰን በኅዳር 1956 ዓም ፕሬዚዳንት ከሆነ በኋላ፣ ሰበብ አድርጎ ቬትናም ትልቅ የአሜሪካ ጦርነት እንዲሆን አሰበ። በነሐሴ ወር 1956 ዓም ስሜኑን በቦምብ መደብደብ ጀመረ፣ ይህ እስከ 1961 አም ድረስ ያለመቋረጥ ተቀጠለ። ከ1957 ዓም ጀምሮ ጆንሰን ብዙ የአሜሪካ ወጣት ልጆች ወደ ሥራዊት በግዴታ ምዝገባ አስገብቶ ወደ ቬትናም ጦርነት ይላኩ ነበር። ከ1960 ዓም ጀምሮ አሜሪካ በስሜን ቬትናም ላይ እንደማይሸንፍ ግልጽ ሆነ። በዚህም ሰዓት በአሜሪካዊ ሕዝብ አስተያየት ትልቅ ጸረ-ጦርነት እንቅስቃሴ ተነሣ። ነገር ግን የአሜሪካ መንግሥት ጦርነቱን አላስጨረሱም። ብዙ የማያስፈልግ መከራ ተደረገ። ከደቡብም ቬትናም ሕዝብ ግማሹ ስሜኑን ቬትናም ከአሜሪካውያን በላይ እንደ መረጡ ይመስል ነበር። በ1961 ዓም በተደረገ አሜሪካ ፕሬዚዳንት ምርጫ የጆንሰን ዴሞክራት ወገን በጭራሽ ተሸነፈ። አዲሱ ፕሬዚዳንት ሪቻርድ ኒክሰን እንደ ቃሉ ወታደሮች ከቬትናም ማስወጣት ጀመረ። ይህ ግን እጅግ ቀስ ብሎ ተደረገ። በ1962 ዓም ደግሞ የአሜሪካና የደቡብ ቬትናም ኃያላት ወደ ካምቦዲያ ገብተው ወረሩ፤ ከዚህ አንሥቶ በአሜሪካ ትልቅ ተቃውሞች ተደረጉ። በታህሳስ ወር 1965 ዓም ጦርነት ሳይጨርስ ኒክሰን ስሜኑ ቬትናም በፍጹም እንደ ምንጣፍ በቦምብ እንዲደበደብ አዘዘ። አሁን ለዚህ መልስ ተቃወሞቹ የተደረጉ በአለም ዙሪያና በተለይ በአውሮፓ ተደረጉ። በመጨረሻ የምዕራብ ጀርመን ፕሬዚዳንት ቪሊ ብራንት ለኒክሰን ተናግሮ መደብደቡን አሁን ካልጨረስክ የአውሮፓ ግንኙነቶችህ በአደጋ ውስጥ ገብተው ነበር ብሎ አሳመነው። መደብደቡም በዚያች ቀን ተወ፤ በአንድ ወርም ውስጥ የአሜሪካ ሥራዊት በሙሉ ከቬትናም ወጡ። ከዚህ በኋላ እርስ-በርስ ጦርነት ከስሜንና ደቡብ መካከል እስከ 1967 ዓም ድረስ የስሜኑ ኃያላት ሳይጎንን እስከያዙ ድረስ ተቀጠለ፤ ከ1967 ዓም ጀምሮ አንድ የተዋሀደ አገር ቬትናም ሆኗል። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) ^ Edward W. Knappman, ed."} {"id": "45003", "contents": "ጎታማ ቡዳ በ፮ኛው ክፍለ ዘመን ዓክልበ. (ምናልባት 571-491 ዓክልበ. የኖረ) የሕንድ አገር መስፍን ሲሆን የቡዲስም ሃይማኖት መሥራች ነበር። : ይህ ፡ አጭር ፡ ሃይማኖት ፡ ነክ ፡ ጽሑፍ ፡ መሠረት ፡ ወይም ፡ መዋቅር ፡ ነው። እርስዎ ፡ ሊያስፋፉት ፡ ይችላሉ! (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "45015", "contents": "አንጉን (Anggun) (1966 ዓም ተወለደች) የኢንዶኔዥያ ዘፋኝ ነች። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "45033", "contents": "ቺንግስ ካን ከ1198 ዓ.ም. (1206 ኤ.ኤ.አ.) እስከ 1219 ዓ.ም. (1227 እ.ኤ.አ.) የሞንጎሊያ ካን (ንጉሥ) ነበረ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "45045", "contents": "ኢንጂነር ተረፈ ራስወርቅ በቅጥልቅል የዓማርኛ ፊደል የሚሠራ የመጀመሪያውን ቴሌክስ መሣሪያ የፈጠሩ ኢትዮጵያዊ ሊቅ ናቸው። [1]"} {"id": "45105", "contents": "አብካዝያ (አብካዝኛ፦ /ኣጵስንይ/) በከፊል ተቀባይነት ያገኘ አገር ነው። ነጻነቱን በ1984 ዓ.ም. ያዋጀ ምንም ቢሆን፣ ጂዮርጂያ ግን ይግባኝ አለው። ከተባበሩት መንግሥታት የሚከተሉት አገራት አብካዝያን ተቀባይነት ሰጥተዋል፦ ሩስያ፣ ኒካራጓ (በ2000 ዓ.ም.) ፤ ቬኔዝዌላ (2001 ዓ.ም.)፣ ናውሩ (2002 ዓ.ም.)፣ ሶርያ (2010 ዓ.ም.)። በከፊል ተቀባይነት ካገኙት ሌሎች አገሮች፣ ደቡብ ኦሤትያ-አላኒያ፣ ትራንስኒስትሪያ እና አርጻኽ አብካዝያን እርስ በርስ ይቀበላሉ። በተጨማሪ ቫኑአቱ ከ2003 እስከ 2005 ዓ.ም. ድረስ አብካዝያን ይቀበል ነበር። እንዲሁም ቱቫሉ ከ2003 እስከ 2006 ዓ.ም. ድረስ ይቀበለው ነበር። የተረፉት መንግሥታት የጂዮርጂያ ግዛት እንዲሆን የጂዮርጂያን ይግባኝ ተቀባዮች ናቸው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "48897", "contents": "አበባ በክንንብ ዘር (አባቢ) አትክልት ላይ የሚበቅል ወሲባዊ ክፍል ነው። የአበባ ዱቄት ወይም በናኝ ወንዴ ዘር ነው። ብናኙም የአበባውን እንቁል እጢ ካገኘ በኋላ፣ ፍሬን ያፈራል። ያበባው ቅጠሎች ብዙ ጊዜ ደማቅ ናቸው፣ ይህም ለሰዎች ደስታ ብቻ ሳይሆን ብናኙን ለማዛወር የሦስት አጽቄንና የሌሎችን እንስሳት ትኩረት ይስባሉ። በበርካታ ክንንብ ዘር ዝርዮች መሃል ብዙ አበቦች አንድላይ በአንዱ አገዳ ሲኖሩ ህብረ አበባ ይባላል። የኢትዮጵያ ኣበባ Calla Lily ነው።"} {"id": "49011", "contents": "ሃጊያ ሶፊያ በዛሬው ኢስታንቡል፣ ቱርክ አገር የሚቆም ዝነኛ ሥነ ሕንጻ ነው። ህንጻው በ529 ዓም ከተመሠረተ ጀምሮ ቢዛንታይን መንግሥት እስከ ወደቀበት ዓመት እስከ 1445 ዓም ድረስ ጥቅሙ እንደ ቤተ ክርስቲያን ወይም ካቴድራል ነበረ። ኦቶማን ቱርክ ሃያላት በ1445 ዓም ከያዙበት ወቅት ጀምሮ እስከ 1923 ዓም ድረስ ደግሞ ህንጻው መስጊድ ሆነ። እንደገና በ1927 ዓም ተከፍቶ ከዚያን ጊዜ ወዲኅ ሥፍራው ሙዚየም ሆኖዋል።"} {"id": "49017", "contents": "ፕሮቪደንስ (እንግሊዝኛ፦ Providence /ፕራቨደንስ/) የሮድ አይላንድ አሜሪካ ከተማ ነው። በ1628 ዓ.ም. ተመሠረተ። የሕዝቡ ቁጥር 179,219 አካባቢ ነው።"} {"id": "49035", "contents": "ኡተራኸንድ በስሜን የምትገኝ የሕንድ ክልል ናት።"} {"id": "49047", "contents": "ዮርክ ዩኒቨርሲቲ (York University) በቶሮንቶ ኦንቴሪዮ ካናዳ የሚገኝ ዩኒቨርሲቴ ነው። በ1951 ዓ.ም. ተከፈተ። (ይህ ትምህርት ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "4969", "contents": "1 January 1678 - 7 September 1678 እ.ኤ.ኣ. = 1670 ዓ.ም. 8 September 1678 - 31 December 1678 እ.ኤ.ኣ. = 1671 ዓ.ም."} {"id": "4975", "contents": "1 January 1675 - 8 September 1675 እ.ኤ.ኣ. = 1667 ዓ.ም. 9 September 1675 - 31 December 1675 እ.ኤ.ኣ. = 1668 ዓ.ም."} {"id": "45273", "contents": "Banks, J(2004c) የህብረ ባህላዊ አመለካከትን ማዳበር ስለሚያስገኘው ጠቀሜታ በሚከተለው መልኩ ገልፆታል፡፡ በባህላችን አማካኝነት ያዳበርናቸው እሴቶችና እይታዎች እንዴት /ዓለምን የምንተረጉምበትን መንገድ/ እንደሚመሩና እይታችንም ላይ ድርሻ እንዳላቸው እንድናስተውል የሚረዳ አቅም ይፈጥርልናል፡፡ ጎልቶ የሚታየው ባህል እንዴት በሌሎች ባህሎች አባላት ግምት ላይ ጫና ሊፈጥር እንደሚችል ያሳውቃል፡፡ አገልግሎት ሰጭዎችና ባለሙያዎች ከሌሎች የባህል አባላት ጋር እንዴት ተግባብቶ ማድረግ እንደሚገባቸው ግንዛቤ ይፈጥርልናል፡፡ ለሁሉም ባህሎች፣ ብሔረሰቦችና የእምነት ተከታዮች እኩል የሆነ አዎንታዊ እይታ እንድናዳብር የሚያስችል አቅም ይፈጥርልናል፡፡ ተረስተው እና ትኩረት አጥተነው የነበሩ ህዝቦች በባህላቸው፣ በብሔረሰባቸውና በሚከተሉት እምነት ሳይሸማቀቁ በዜግነታቸው የሚኮሩበትን ስነልቦናዊ አቅም ያዳብርላቸዋል፡፡ በአጠቃላይ ህብርባህላዊ አመለካከት ማዳበር ራሳችንን የምንገነዘብበትን መንገድ ያጎለብትልናል፡፡"} {"id": "45297", "contents": ""} {"id": "49419", "contents": "የቀን መቁጠሪያ ወይም ካሌንዳር ማለት አንድ ድርጊት የተፈጸመበት ቀን፣ ወር ወይም አመት ወዘተ. በቅደም-ተከተል ለማወቅ የሚጠቀም ዘዴ ነው። እንዱሁም ወደፊት ለሚሆኑ ድርጊቶች ለመዘጋጀት ወይም ለማቀድ የሚጠቀም መሣርያ ነው። በታሪክ ላይ እንደ ባሕሎቹ ልዩነት ብዙ ልዩ ልዩ ዘዴዎችና ለውጦች ተፈጽመዋል። የዓመትና የወሮች አከፋፈል ባጠቃላይ በፀሐይ ወይንም በጨረቃ ረገዶች በጠፈር ውስጥ ከመሬት ላይ ሲታዩ በሚሉ አከፋፈሎች ነው። ፀሐይም በመሃሉ ቢታይ፣ መሬት በየወሩ 1/12ኛ ያሕል ምኋር ይጓዛል። በሰዓት መልክ ላይ እንደ መሠለ፣ ከ#1 እስከ #12 ክፍሎች በመሃሉ ዙሪያ ተካፍለዋል፤ በአንድ አመት ጊዜ ውስጥ ምድሪቱ አንድ መላ ክብ ምኋር ታደርጋለች። ክረምትና በጋ፣ ሌሎችም ወራቶች ሁልጊዜ በአመቱ ውስጥ በተጠበቀው ጊዜ እንዲመጡ ያገለገለ መለኪያ ነው። የቀን፣ የሳምንትና የወር አከፋፈል ይሁንና የዓመታት አቆጣጠር ደግሞ በየባሕሉ ወይም በየዘዴው ይለያያል። ለምሳሌ በኢትዮጵያ አቆጣጠር 2010 ዓመተ ምኅረት ሲሆን፣ እንደ አውሮፓውያን የዘመን አቆጣጠር ይህ በከፊል 2017 እ.ኤ.አ. እና 2018 እ.ኤ.አ. ነው። እስከ አሁን ድረስ በአለም ውስጥ በርካታ የጊዜ መቁጠሪያዎች ይገኛሉ፣ ለምሳለ፦ የኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር ጎርጎርያን ካሌንዳር የቻይና አመት መቁጠሪያ"} {"id": "49431", "contents": "አቶ ጌትነት ተስፋማርያም በኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት ስር የሚታተመው አዲስ ዘመን ጋዜጣ ጋዜጠኛ ናቸው። አዲስ አበባ ውስጥ የተወለዱት አቶ ጌትነት በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የጋዜጠኝነት እና ኮሚዩኒኬሽን ትምህርት የመጀመሪያ ዲግሪ ትምህርታቸውን አጠናቀዋል። በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ዜና እና አምዶች ላይ እየጻፉ ይገኛል። በተለይም ''በየመድሃኒት ቤቱ በግላጭ የሚቸበቸበው ዶናዶል መድሃኒት'' ላይ እና በአፄ ቴዎድሮስ 150ኛ ዓመት የልደት በዓል አስመልክቶ እንዲሁም ''የኢትዮ-ኤርትራ የህዝብ ለህዝብ ግንኙነት ተስፋ ይኖረው ይሆን?'' በሚል ርዕስ የጻፏቸውን ስራዎች መጥቀስ ይቻላል። እንዲሁም ''የመቅደላው ምርኮ ልዑል አለማየሁ'' እና ''ህዝቡን ማማረር እስከመቼ'' የተሰኙ እና በርካታ ዜናዎች እና የአምድ ጽሁፎችን ሰርተዋል። በጎዳና ተዳዳሪዎች ህይወትን የተመለከቱ ጽሁፎች በተለያዩ ጊዜያት ሲያዘጋጁ ይስተዋላል። ለአብነት ''ዘላቂ ድጋፍ የሚሹ ነፍሶች'' በሚል ርዕስ ያቀረቡት ስራ አለ። በአዲስ አበባ የሚኖሩት አቶ ጌትነት በወጣትነት እድሜ ላይ የሚገኙ ኢትዮጵያዊ ናቸው።"} {"id": "49437", "contents": "ምን ልታዘዝ? ከEyoha TV ከሚያዝያ 9 ቀን 2010 ዓም ጀምሮ በዩቱብ የሚወጣ ደስ የሚል አስቂኝና አሪፍ አማርኛ ተከታታይ ድራማ ፊልም ነው። «ምን ልታዘዝ?» (ቡና፣ ሻይ ወይም ቀሽር) በማለት አቶ ጋሽ አያልቅበት፣ ዕድል፣ ደግ ሰው፣ የንጉሥነሽና ባሪስታው ዳኒ እንዲሁም ቋሚ ደንበኞች እንደ ዶኒስ፣ ሱዳንና ልጥ ከመሣቅ ጋር ያቀርባሉ።"} {"id": "45363", "contents": "ቆምጬ አምባው በደርግ ጊዜ የቢቡኝ ወረዳ አስተዳዳሪ የነበሩ ሰው ናቸው ። የቆምጬ አምባው- ቃለ-ምልልስ (በአበባየሁ ገበያው)24 December 2014 at 14:25 የሶሻሊዝምን ርዕዮተ ዓለም በ1960ዎቹ ማብቂያ ላይ በአገራችን ያስተዋወቁት የደርግ ባለስልጣናት ሶሻሊዝምን የተረዱት የ70 ዓመቱ አዛውንት የጐጃሙ ቆምጬ አምባው በተረዱት መንገድ ቢሆን ኖሮ የኢትዮጵያ ታሪክ አሁን ከምናየው ፍፁም የተለየ ይሆን ነበር፡፡ ለእሳቸው ሶሻሊዝም ማለት ሠርቶ ማሰራት ነበር፤ ሶሻሊዝም ሜዳ ተራራውን አረንጓዴ ማልበስ ነበር፤ ለእሳቸው ሶሻሊዝም ብዙ ት/ቤት፣ ክሊኒክ፣ ወፍጮ ቤት፣ መገንባት ሌባን ማጥፋት ነው፡፡ በደርግ ዘመን ለ13 ዓመት የተለያዩ ወረዳዎችን ያስተዳደሩት ቆምጬ፤ በሠሯቸው በርካታ የልማት ሥራዎችና ብልሃት በታከለበት የአመራር ችሎቻቸው ከመንግስትም ከህዝብም ተወዳጅነት እንዳገኙ ይናገራሉ፡፡ እሳቸው ያልተናገሯቸው ብዙ ነገሮች እየተፈጠሩ በስማቸው እንደሚነገሩ አዛውንቱ ቢናገሩም እራሳቸው በትክክል የፈፀሟቸውም ቢሆኑ ከፈጠራዎቹ የሚተናነሱ አይደሉም፡፡ በሃላፊነት በሚመሩት ወህኒ ቤት የነበሩትን በጣታቸው እየፈረሙ ደሞዝ የሚበሉ ያሏቸውን ፖሊሶች በ60 ቀን ማንበብና መፃፍ እንዲማሩ የፈጠሩት ብልሃት ተጠቃሽ ነው፡፡ ኰሎኔል መንግስቱ ሃ/ማርያም በሥራቸው ተደስተው ሽጉጣቸውን ሲሸልሟቸው አልተቀበሉም - ከሽፍታ ያስፈታሁት 18 ሽጉጥ አለኝ በማለት፡፡ በምትኩ ግን ለህዝቡ መብራትና ውሃ እንዲገባለት ጠይቀዋል፡፡ በትውልድ አገራቸው በጐጃም ያገኘቻቸው የአዲስ አድማስ ጋዜጠኛ አበባየሁ ገበያው ሰፊ ቃለ-ምልልስ ያደረገችላቸው ሲሆን አንባቢያን የእኒህ መለኛ አብዮተኛ ታሪክ ከነለዛቸው ይደርሳቸው ዘንድ ቃለምልልሱን እንደወረደ አቅርበነዋል - ከአነጋገር ዘዬአቸው ጋር፡፡ የት ተወለዱ?"} {"id": "6763", "contents": "1 January 792 - 1 September 792 እ.ኤ.ኣ. = 784 ዓ.ም. 2 September 792 - 31 December 792 እ.ኤ.ኣ. = 785 ዓ.ም."} {"id": "37311", "contents": "መሐመድ አማን በመካከለኛ ርቀት በተለይ በ፰ መቶ ሜትር የሩጫ ውድድር የሚሳተፍ ኢትዮጵያዊ ነው። በሐገራችን አቆጣጠር ጥር ፪ ቀን ፲፱፻፹፮ ዓ.ም በአሰላ ከተማ የተወለደው መሃመድ እ.ኤ.አ በ2009 እና 2011 የአፍሪካ ታዳጊ አትሌቶች ውድድሮች ላይ በ800 ሜትር አሸናፊ መሆን ችሎ ነበር። በለንደን ኦሎምፒክስ ተሳትፎ የነበረው መሃመድ ሁለት ዙር ማጣሪያዎችን አልፎ ለፍጻሜ ውድድር በማለፍ የመጀመሪያው ኢትዮጵያዊ አትሌት ለመሆን በቅቷል። በፍጻሜው ውድድር ሜዳልያ ሰንጠረዥ ውስጥ መግባት ባይችልም የራሱን እና የኢትዮጵያን ክብረ-ወሰን በማሻሻል ነበር ውድድሩን ያጠናቀቀው። ከኦሎምፒክስ በኋላ በተከፈተው የዳይመንድ ሊግ ውድድር የተሳተፈው መሃመድ በዙሪክ በተካሄደ የ800ሜትር ውድድር ላይ የዓለም ሪከርድ ባለቤቱን ኬንያዊ ዴቪድ ሩሺዳን ቀድሞ በመግባት አሸናፊ ሆኗል። በዚህም ውድድር የራሱን እና የኢትዮጵያን ሪከርድ በማሻሻል ነው ያጠናቀቀው። ^ \"ሞሃመድ አማን በስዊዘርላንድ በተካሄደው የዳይመንድ ሊግ ውድድር አሸነፈ\". thearadaonline.com (31 Aug 2012). በ31 Aug 2012 የተወሰደ. በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ Mohammed Aman የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ።"} {"id": "45549", "contents": "የሱመራውያን ነገሥታት ዝርዝር ከሥነ ቅርስ ቅጂዎች የታወቀ በሱመርኛ የተጻፈ የሱመር ነገሥታትና አለቆች መዝገብ ነው። የልዩ ልዩ ቅጂዎች መረጃ በ / ይለያል (...)* - ይህ በሁሉ ቅጂዎች አይገኝም። በዝርዝሩ መጀመርያ ከማየ አይኅ አስቀድሞ የነገሡትን አፈ ታሪካዊ ነገሥታት ይዘረዝራሉ። የዘመናቸው ልክ በ«ሣር» (3600) እና «ነር» (600) ቁጥር ይሠጣል። እነዚህ ነገሥታት ምናልባት በአካድ መንግሥት ዘመን ገዙ እንጂ የኒፑር ላዕላይነት እንደ ያዙ አይመስልም። የአካድ መንግሥት እየደከመ ጉታውያን መስጴጦምያን ወርረው ከ2010 እስከ 1985 ዓክልበ. ድረስ የሱመር አለቆች ነበሩ። ^ http://etcsl.orinst.ox.ac.uk/section2/tr211.htm"} {"id": "7645", "contents": "1 January 356 - 29 August 356 እ.ኤ.ኣ. = 348 ዓ.ም. 30 August 356 - 31 December 356 እ.ኤ.ኣ. = 349 ዓ.ም."} {"id": "7651", "contents": "1 January 353 - 29 August 353 እ.ኤ.ኣ. = 345 ዓ.ም. 30 August 353 - 31 December 353 እ.ኤ.ኣ. = 346 ዓ.ም."} {"id": "7657", "contents": "1 January 350 - 29 August 350 እ.ኤ.ኣ. = 342 ዓ.ም. 30 August 350 - 31 December 350 እ.ኤ.ኣ. = 343 ዓ.ም."} {"id": "7669", "contents": "1 January 344 - 29 August 344 እ.ኤ.ኣ. = 336 ዓ.ም. 30 August 344 - 31 December 344 እ.ኤ.ኣ. = 337 ዓ.ም."} {"id": "4771", "contents": "1 January 1777 - 8 September 1777 እ.ኤ.ኣ. = 1769 ዓ.ም. 9 September 1777 - 31 December 1777 እ.ኤ.ኣ. = 1770 ዓ.ም."} {"id": "4795", "contents": "1 January 1765 - 8 September 1765 እ.ኤ.ኣ. = 1757 ዓ.ም. 9 September 1765 - 31 December 1765 እ.ኤ.ኣ. = 1758 ዓ.ም."} {"id": "6619", "contents": "1 January 864 - 1 September 864 እ.ኤ.ኣ. = 856 ዓ.ም. 2 September 864 - 31 December 864 እ.ኤ.ኣ. = 857 ዓ.ም."} {"id": "6631", "contents": "1 January 858 - 1 September 858 እ.ኤ.ኣ. = 850 ዓ.ም. 2 September 858 - 31 December 858 እ.ኤ.ኣ. = 851 ዓ.ም."} {"id": "6637", "contents": "1 January 855 - 2 September 855 እ.ኤ.ኣ. = 847 ዓ.ም. 3 September 855 - 31 December 855 እ.ኤ.ኣ. = 848 ዓ.ም."} {"id": "6643", "contents": "1 January 852 - 1 September 852 እ.ኤ.ኣ. = 844 ዓ.ም. 2 September 852 - 31 December 852 እ.ኤ.ኣ. = 845 ዓ.ም."} {"id": "6655", "contents": "1 January 846 - 1 September 846 እ.ኤ.ኣ. = 838 ዓ.ም. 2 September 846 - 31 December 846 እ.ኤ.ኣ. = 839 ዓ.ም."} {"id": "45819", "contents": "ኢዮአስ ትርጉሙ «እግዚአብሔር ሰጥቶአል» የሚል የዕብራይስጥ ስም ነው።"} {"id": "45825", "contents": "አሸንዳ የሳር ዓይነት ሲሆን፣ አንድ ነጭ ሽንኩርት ቅጠል እሚመስል ሰፊ እና እረዥም ተክል ነው። ይህ ተክል አሸንድየ ተብሎ ለሚታዎቀው በዓል መነሻ ሥምም ነው። አለቃ ታየ በ1902 ዓ.ም. መጽሐፋቸው፣ በዓሉን፣ አሸንድየ ሳይሆን አሸንዳ በማለት የተክሉም የበዓሉም ሥም መጠሪያ ያደርጉታል። አሸንድየ፣ ሻደይ ወይም ሶለል ከነሐሴ 16 እስከ ነሐሴ 18 ቀን ድረስ በመላው ትግራይ፣ በዋግ፣ ላስታ፣ ጎንደር፣ ጎጃም ሌሎች አካባቢዎች የሚከበር ሀይማኖታዊም ባህላዊም ትርጓሜ ያለዉ በዓል ጎርቻ = ^ https://babel.hathitrust.org/cgi/pt?id=mdp.39015049010567;view=1up;seq=22"} {"id": "4921", "contents": "1 January 1702 - 8 September 1702 እ.ኤ.ኣ. = 1694 ዓ.ም. 9 September 1702 - 31 December 1702 እ.ኤ.ኣ. = 1695 ዓ.ም."} {"id": "4927", "contents": "1 January 1699 - 8 September 1699 እ.ኤ.ኣ. = 1691 ዓ.ም. 9 September 1699 - 31 December 1699 እ.ኤ.ኣ. = 1692 ዓ.ም."} {"id": "7753", "contents": "1 January 302 - 29 August 302 እ.ኤ.ኣ. = 294 ዓ.ም. 30 August 302 - 31 December 302 እ.ኤ.ኣ. = 295 ዓ.ም."} {"id": "38673", "contents": "በረኸት በአማራ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "38685", "contents": "አርቱማ ፉርሲና ጂሌ በአማራ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "38697", "contents": "ኩታበር (ወረዳ) በአማራ ክልል በ ደቡብ ወሎ ዞን መሰተዳዳር ከሚገኙ 24 ወረዳዎች አንዱ ነው በወረዳው ውስጥ 20 የገጠር እና 1 ከተማ ቀበሌ በጠቅላላ 21 ቀበሌዎች አሉ ወረዳው ከደቡብ ወሎ ዞን ዋና ከተማ ደሴ በ20 ኪሜ ከክልል ዋና ከተማ ባህር ዳር በ500 ኪ.ሜ እንዲሁም ከኢትዮጵያ ዋና ከተማ አዲስ አበባ በ420 ኪ.ሜ እርቀት ላይ ትገኛለች፡፡ ወረዳው፡-  በምሰራቅ ከ ተሁለደሬ በምዕራብ ከ ተንታ ከሰሜን አምባሰል ከደቡብ ከ ደሴ ዙሪያ ትዋሰናለች ፡፡ የወረዳው ቆዳ ስፋት 70071 ሔ/ር ሲሆን አየር ንብረቱም  ቆላማ 4%  ደጋ 42 %  ወይና ደጋ 54% ነው:: የወረዳው ዋና ከተማ የተቆረቆረቸው 1938 ጀምሮ በወቅቱ የአካባቢዊ ገዥ በነበሩት በአቶ ብርሃነ ስላሴና በደጅ አዝማች በላይ አሊ አማካኝነት እንደተቆረቆረ የከተማዋ የእድሜ ባለጸጋዎች ይናገራሉ የኩታበር ከተማ የዱሮ ስያሜዋ መታሎ በር ሲሆን ይህ ስያሜ የተሰጣት በአካባቢው መታሎ ተብሎ የሚጠራ ወንዝ በመኖሩ ከወንዙ ስም የተወሰደ ነበረ የአሁኑ ስያሜዋን ያገኘችበት ምክንያት የአገር ሽማሌዎች ሲናገሩ የደጃ አዝማች በላይ አሊ ዘመድ የሆኑት ሴት እሳቸውን ለመጠየቅ ወደ መታሎ በር መጥተው እንደነበረና አካባቢዊ ንፋሳማ በመሆኑ የለበሱትን ኩታ የንፋሱ ኃይል እያውለበለበ ሊውስደባቸው ሲሆን ኩታየን ያገርህ ንፋስ ሊቀማኝ ነው ብለው በመቀለዳቸው በዚህ አጋጣሚ ከሴትዮዋ ኩታ ጋር በማያያዝ ኩታበር እንደተባለች ያስረዳሉ ፡፡ የኢትዮጵያ ማዕከላዊ ስታትስቲክስ ኤጀንሲ (CSA) በ 2007 ባካሄደው ብሔራዊ ቆጠራ መሠረት የዚህ ወረዳ ጠቅላላ የሕዝብ ብዛት 95.410 ነው።ይህም ቁጥር በ 1994 ከተደረገው የሕዝብ ቆጠራ የ 24.76% ቅናሽ ኣሳይቷል።ከዚህ ቁጥር ውስጥ 47,341 የሚሆኑት ወንዶች ሲሆኑ 48,069 ደግሞ ሴቶች ናቸው።4.940 ወይም 5.18% የሚሆኑት የከተማ ነዋሪዎች ናቸው።ከወረዳዋ ነዋሪዎች መካከል አብዛኞቹ ሙስሊም ናቸው። 87.83% የሚሆኑት የ ወረዳዋ ነዋሪዎች የ እስልምናን ሃይማኖት እንደሚከተሉ ሪፖርቱ ያስረዳል።እንዲሁም 12.01% የሚሆኑት ነዋሪዎች የ ኢትዮጵያ ኦርቶደክስ ተዋሕዶ እምነት ይከተላሉ።በሪፖርቱ ውስጥ በወረዳው 99.86% የሚሆነው ነዋሪ አማራ ነው።እንዲሁም አማርኛ 99.9% በመጀመሪያ ቋንቋነት ይነገራል።"} {"id": "7861", "contents": "1 January 248 - 28 August 248 እ.ኤ.ኣ. = 240 ዓ.ም. 29 August 248 - 31 December 248 እ.ኤ.ኣ. = 241 ዓ.ም."} {"id": "7867", "contents": "1 January 245 - 28 August 245 እ.ኤ.ኣ. = 237 ዓ.ም. 29 August 245 - 31 December 245 እ.ኤ.ኣ. = 238 ዓ.ም."} {"id": "7879", "contents": "1 January 239 - 29 August 239 እ.ኤ.ኣ. = 231 ዓ.ም. 30 August 239 - 31 December 239 እ.ኤ.ኣ. = 232 ዓ.ም."} {"id": "7885", "contents": "1 January 236 - 28 August 236 እ.ኤ.ኣ. = 228 ዓ.ም. 29 August 236 - 31 December 236 እ.ኤ.ኣ. = 229 ዓ.ም."} {"id": "38715", "contents": "ዳንግላ (ወረዳ) በአማራ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው። ዳንግላ ወረዳ በአማራ ክልል በአዊ ዞን የሚገኝ ወረዳ ሲሆን የህዝብ ቁጥሩ ከ400,000 በላይ ነው። የወረዳው ህዝብ 95% አገው ሲሆን 4.5% ደግሞ አማራ ነው። ቀሪው 0.5% የሚሆነው ሌሎች የተለያዩ ብሄሮች ሲሆን የወረደው ከተማ ዳንግላ 40% አማራ ሲሆን 50% አገው 10% ደግሞ ሌሎች ብሄሮች ስብጥር ነው።"} {"id": "7915", "contents": "1 January 210 - 28 August 210 እ.ኤ.ኣ. = 202 ዓ.ም. 29 August 210 - 31 December 210 እ.ኤ.ኣ. = 203 ዓ.ም."} {"id": "49941", "contents": "ስፐአኒሜየተፈጠረ (በእንግሊዝኛ: Numberblocks) የባሕር ውስጥ ሰፍነግ ካርቱን ባለታሪክ እንዲሁም Blue-Zoo (CBeebies) የተፈጠረ አንድ ዩናይትድ ኪንግደም አኒሜሽን ቴሌቪዥን ትርዒት ነው።"} {"id": "38781", "contents": "ዳንጉር በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው። ዳንጉር ወረዳ በቀድሞው አጠራር ጎጃም ክፍለ ሀገር አገው ምድር አውራጃ የሰባት ቤት አገው መተከል አካል ሲሆን ከወረዳው ህዝብ 7% አማራ ህዝብ ሲሆን 80% አገው 13% ሌሎች ጉምዝ ሽናሻ እና ሌሎች ህዝቦችን ያጠቃልልል።"} {"id": "38787", "contents": "ሀሩ(ወረዳ) በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው። {{አቀማመጥ |align=center ሀሩ(ወረዳ) በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "50037", "contents": "ሥነ-ሐተታ አማልክት (ሚቶሎጂ) ሄርሜቴክ ፍልስፍና ዳግም ውልደት፦ ፯ቱ ጥንታዊያን መርሆዎች 1. የሥነ አእምሮ (ሜንታሊዝም) መርሆ፦ ሁሉም ነገር አእምሮ ነው፤ ሕዋም አእምሮ ነች። 2. የተዛምዶ መርሆ፦ ልክ ከላይ እንዳለው፣ ልክ ከታች እንዳለው ተመሳሳይ ይሆናል። ልክ ከታች እንዳለው ከላይ ያለው ጋር ተመሳሳይ ይሆናል። በመሃል ያለው ከመሃል ይወጣል፤ ከመሃል የወጣው ከመሃል ይሆናል። 3. የንዝረት መርሆ፦ ምንም ባለበት የሚጸና የለም። ሁሉም ነገር ይንቀሳቀሳል፤ ሁሉም ነገር ይነዝራል። 4. የተቃርኖ መርሆ፦ ሁሉም ነገር በሁለታዊነት የተዋቀረ ነው፤ ሁሉም ነገር ተቃራኒ አለው፤ ሁሉም ነገር ተቃራኒ ተጣማጅ አለው፤ የሚመሳሰል እና የማይመሳሰል አንድ ናቸው፤ ተቃራኒዎች በተፈጥሮ ዐይን አንድ ናቸው፤ ሆኖም ግን በመጠን ደረጃ ይለያያሉ፤ ጽንፎች መጨረሻ ላይ ይገናኝሉ፤ ሁሉም እውነት ነው ግን ግማሽ እውነት ብቻ፤ ሁሉም ተቃርኖዎች ሊታረቁ ይችሉ ይሆን ይሆናል። 5. የሥልተ ምት መርሆ፦ ሁሉም ነገር ሥርዓቱን ጠብቆ ይፈሳል፤ ወደ ውስጥ እና ወደ ውጭ። ሁሉም ነገር የራሱ ሞገድ አለው፤ ሁሉም ነገሮች ይነሣሉ ደግሞ መልሰው ይወድቃሉ፤ የፔንዱለም ውዝዋዜ በሁሉም ነገር ውስጥ ይንጸባረቃል፤ በግራ በኩል ያለው የፔንዱለም ጉዞ ወደ ቀኝ ካለው የፔንዱለሙ ጉዞ ጋር እኩል ርቀት ነው፤ ሥልተ ምት ተቻችሎ ይቀጥላል። 6."} {"id": "38817", "contents": "ሰራሮ በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው። {{አቀማመጥ |align=center ሰራሮ በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "38823", "contents": "ሲናና ዲንሾ በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው። {{አቀማመጥ |align=center ሲናና ዲንሾ በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "38829", "contents": "ሶኮሩ (ወረዳ) በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው። {{አቀማመጥ |align=center ሶኮሩ (ወረዳ) በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "38835", "contents": "ቀርሳና ቆንዳልቲ በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው። {{አቀማመጥ |align=center ቀርሳና ቆንዳልቲ በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "46161", "contents": "ሞራ የቀለጠ የበሬ ወይም የበግ ስብ ነው። ብዙ ጠቃሚ ነገሮች ከሞራ ተሠርተዋል፤ በተለይም ሳሙናና ሻማ ለመሥራት ጠቅሟል።"} {"id": "46299", "contents": "የአክሬ ረፐብሊክ (ፖርቱጊዝኛ፦ República do Acre), ( እስፓንኛ፦ República del Acre) ወይም የአክሬ ነፃ መንግሥት (ፖርቱጊዝኛ፦ Estado Independente do Acre), (እስፓንኛ፦ Estado Independiente del Acre) የዛኔ የቦሊቪያ ግዛት በነበረችው በአክሬ ክፍላገር ውስጥ የታወጁት ሦስት ተከታታይ ተገንጣይ መንግሥታት ነበሩ። እነዚህም ሦስቱ ተገንጣይ መንግሥታት ከ1891 እስከ 1896 ዓ.ም ድረስ ባሉት ዓመታት ውስጥ የቆሙት ናቸው። በ1896 ዓ.ም. ክፍላገሩ በይፋ ወደ ብራዚል ተጨመረችና እሳካሁን የብራዚል አክሬ ክፍላገር ትባላለች።  ከ1850 ዓም ያህል ጀምሮ፣ ክፍላገሩ በጎማ ኢንዱስትሪ ማዳበሩ ምክንያት በ፵ ዓመታት ውስጥ በብራዚል ዜጎች ተሞልቶ ነበር። በ1860 ዓም የአያቹኮ ስምምነት ክፍላገሪቱ የቦሊቪያ ግዛት መሆንዋን አረጋግጦ ነበር። ከ1881 ጀምሮ ፖርቱጊዝኛ ተናጋሪዎች የሆኑት የብራዚል ሰዎች የአክሬ ኗሪዎች ብዛት ሆነው፣ ከቦሊቪያ ለመገንጠልና ትንሽ ጊዜ ሳያልፍ ወደ ብራዚል እንዲጨመር የሚለውን ዕቅድ ያሥቡ ጀመር። በ1891 ዓም ሉዊስ ጋልቬዝ ሮድሪጌዝ ደ አሪያስ እሱም የእስፓንያ ዜጋና ጋዜጠኛ ሲሆን አንድ ሠልፍ በዘመቻ ከብራዚል ወደ አክሬ መራ እና በሐምሌ 1891 ዓም «የአክሬ ሪፐብሊክ» ፕሬዚዳንት መሆኑን በአዋጅ አሳወቀ። ሪፐብሊኩን በቅርቡ ከብራዚል ጋራ ለማዋሐድ ያሠበው ቢሆንም፣ በሚከተለው መጋቢት 1892 ዓም ግን የብራዚል መንግሥት ሥራዊቱን ልኮ ጋልቬዝን አሠረና ክፍላገሪቱን ወደ ቦሊቪያ ሥልጣን መለሡዋት። ጋልቬዝ ወደ እስፓንያ በስደት ተመለሠና ለግዜው የአክሬ ኗሪዎች ከቦሊቪያም ሆነ ከብራዚል መንግሥታት መቃወም ያገኙ ነበር። በኅዳር 1893 ዓም ሁለተኛ ሞክረው የአክሬ ኗሪዎች ሁለተኛ «የአክሬ ሪፐብሊክ» አዋጁ፤ ሮድሪጎ ደ ካርቫዮ ፕሬዚደንት ተደረገ። ሆኖም እንቅስቃሴው ዳግመኛ ስለ ተቃወመ ለአንድ ወር ብቻ ቆየና አክሬ የቦሊቪያ ግዛት ሆና ቀረች። ከዚያ በኋላ የአክሬ ሕዝብ አለቃ ወታደሩ ሆዜ ፕላሲዶ ዴ ካስትሮ ሆነ። እሱ የ30,000 ሰዎች አብዮታዊ ሠራዊት አሠለፈ፤ በአክሬ አብዮት (1894 ዓም) ብዙ ውግያዎች ያሸንፍ ነበር። በጥር 1895 ዓም ፕላሲዶ ሦስተኛውን «የአክሬ ሪፐብሊክ» አዋጀ። ከዚሁ ሁናቴ የተነሣ ከአገራት መካከል የሆነ ሁከት ሊሆን መሠለ። በመጨረሻ በኅዳር 1896 ዓም በተዋዋለው በፔትሮፖሊስ ስምምነት ዘንድ፣ ቦሊቪያ ይግባኝ ማለቱን ለብራዚል ለ፪ ሚሊዮን ፓውንድ በመለዋወጥ ሸጠው። ከዚያ ውል ጀምሮ እስካሁንም ድረስ አክሬ የብራዚል ክፍላገር ሆናለች። ^ Weinstein, Barbara (1983)."} {"id": "50229", "contents": "ወደ ሮማውያን በአዲስ ኪዳን የመጀመሪያው መልዕክት ሲሆን ቅዱስ ጳውሎስ በቆሮንጦስ እያለ በ፶ ዎቹ ዓ.ም. የጻፈው መልዕክት ነው ። ይህ ምዕራፍ ፲፬ ሲሆን በ፳፫ ንዑስ ክፍሎች ይከፈላል ። ጳውሎስ በዚህ መልዕክቱ \"አትፍረድ ይፈረድብሃል፡\" በሚለው የእግዚአብሔር ትዛዝ ላይ የሚያተኩር ነው ። ቅዱስ ጳውሎስ ለሮማውያን መልዕክቱን የጻፈበት ምክኒያት አይሁዳውያንና ሮማውያን በሰላም አንድላይ በሮም ለብዙ ዘመን ሲኖሩ ቆይተው ክርስትና በተመሠረተበት ወቅት ፣ አይሁዳውያን ክርስቶስ እኛን ነው የመረጠን ለመንግሥቱ እናንተን አይደለም... ሲሊ ሮማውያን ደግሞ እናንተ ሰቀላችሁት እንጂ ምን አረጋቹህለት... እየተባባሉ እርስበርሳቸው ጥል ስለፈጠሩ እነሱን ለማስታረቅ ጻፈው ። የጳውሎስ መልዕክት ወደ ሮማውያን ምዕራፍ ፲፬ 1፤በእምነት፡የደከመውንም፡ተቀበሉት፥በዐሳቡም፡ላይ፡አትፍረዱ። 2፤ዅሉን፡ይበላ፡ዘንድ፡እንደ፡ተፈቀደለት፡የሚያምን፡አለ፥ደካማው፡ግን፡አትክልት፡ይበላል። 3፤የሚበላ፡የማይበላውን፡አይናቀው፡የማይበላውም፡በሚበላው፡አይፍረድ፥እግዚአብሔር፡ተቀብሎታልና። 4፤አንተ፡በሌላው፡ሎሌ፡የምትፈርድ፡ማን፡ነኽ፧ርሱ፡ቢቆም፡ወይም፡ቢወድቅ፡ለገዛ፡ጌታው፡ነው፤ነገር፡ ግን፥እግዚአብሔር፡ሊያቆመው፡ይችላልና፥ይቆማል። 5፤ይህ፡ሰው፡አንድ፡ቀን፡ከሌላ፡ቀን፡እንዲሻል፡ያስባል፥ያ፡ግን፡ቀን፡ዅሉ፡አንድ፡እንደ፡ኾነ፡ ያስባል፤እያንዳንዱ፡በገዛ፡አእምሮው፡አጥብቆ፡ይረዳ። 6፤ቀንን፡የሚያከብር፡ለጌታ፡ብሎ፡ያከብራል፤የሚበላም፡እግዚአብሔርን፡ያመሰግናልና፥ለጌታ፡ብሎ፡ ይበላል፤የማይበላም፡ለጌታ፡ብሎ፡አይበላም፥እግዚአብሔርንም፡ያመሰግናል። 7፤ከእኛ፡አንድ፡ስንኳ፡ለራሱ፡የሚኖር፡የለምና፥ለራሱም፡የሚሞት፡የለም፤ 8፤በሕይወት፡ኾነን፡ብንኖር፡ለጌታ፡እንኖራለንና፥ብንሞትም፡ለጌታ፡እንሞታለን።እንግዲህ፡በሕይወት፡ኾነን፡ ብንኖር፡ወይም፡ብንሞት፡የጌታ፡ነን። 9፤ስለዚህ፡ነገር፥ሙታንንም፡ሕያዋንንም፡ይገዛ፡ዘንድ፥ክርስቶስ፡ሞቷልና፥ሕያውም፡ኾኗልና። 10፤አንተም፡በወንድምኽ፡ላይ፡ስለ፡ምን፡ትፈርዳለኽ፧ወይስ፡አንተ፡ደግሞ፡ወንድምኽን፡ስለ፡ምን፡ ትንቃለኽ፧ዅላችን፡በክርስቶስ፡ፍርድ፡ወንበር፡ፊት፡እንቆማለንና፦ 11፤እኔ፡ሕያው፡ነኝ፥ይላል፡ጌታ፥ጕልበት፡ዅሉ፡ለእኔ፡ይንበረከካል፡ምላስም፡ዅሉ፡እግዚአብሔርን፡ ያመሰግናል፡ተብሎ፡ተጽፏልና። 12፤እንግዲያስ፡እያንዳንዳችን፡ስለ፡ራሳችን፡ለእግዚአብሔር፡መልስ፡እንሰጣለን። 13፤እንግዲህ፡ከዛሬ፡ዠምሮ፡ርስ፡በርሳችን፡አንፈራረድ፤ይልቁን፡ግን፡ለወንድም፡እንቅፋትን፡ወይም፡ ማሰናከያን፡ማንም፡እንዳያኖርበት፡ይህን፡ቍረጡ። 14፤በራሱ፡ርኩስ፡የኾነ፡ነገር፡እንደ፡ሌለ፡በጌታ፡በኢየሱስ፡ኾኜ፡ዐውቄያለኹ፡ተረድቻለኹም፤ነገር፡ ግን፥ምንም፡ርኩስ፡እንዲኾን፡ለሚቈጥር፡ለርሱ፡ርኩስ፡ነው። 15፤ወንድምኽንም፡በመብል፡ምክንያት፡የምታሳዝን፡ከኾንኽ፥እንግዲህ፡በፍቅር፡አልተመላለስኽም።ክርስቶስ፡ ስለ፡ርሱ፡የሞተለትን፡ርሱን፡በመብልኽ፡አታጥፋው። 16፤እንግዲህ፡ለእናንተ፡ያለው፡መልካም፡ነገር፡አይሰደብ፤ 17፤የእግዚአብሔር፡መንግሥት፡ጽድቅና፡ሰላም፡በመንፈስ፡ቅዱስም፡የኾነ፡ደስታ፡ናት፡እንጂ፡መብልና፡ መጠጥ፡አይደለችምና። 18፤እንደዚህ፡አድርጎ፡ለክርስቶስ፡የሚገዛ፡እግዚአብሔርን፡ደስ፡ያሠኛልና፥በሰውም፡ዘንድ፡የተመሰገነ፡ነው። 19፤እንግዲያስ፡ሰላም፡የሚቆምበትን፡ርስ፡በርሳችንም፡የምንታነጽበትን፡እንከተል። 20፤በመብል፡ምክንያት፡የእግዚአብሔርን፡ሥራ፡አታፍርስ።ዅሉ፡ንጹሕ፡ነው፥በመጠራጠር፡የተበላ፡እንደ፡ ኾነ፡ግን፡ለዚያ፡ሰው፡ክፉ፡ነው። 21፤ሥጋን፡አለመብላት፡ወይንንም፡አለመጠጣት፡ወንድምኽም፡የሚሰናከልበትን፡አለማድረግ፡መልካም፡ነው። 22፤ለአንተ፡ያለኽ፡እምነት፡በእግዚአብሔር፡ፊት፡ለራስኽ፡ይኹንልኽ።ፈትኖ፡መልካም፡እንዲኾን፡ በሚቈጥረው፡ነገር፡በራሱ፡ላይ፡የማይፈርድ፡ብፁዕ፡ነው። 23፤የሚጠራጠረው፡ግን፡ቢበላ፡በእምነት፡ስላልኾነ፡ተኰንኗል፤በእምነትም፡ያልኾነ፡ዅሉ፡ኀጢአት፡ነው።"} {"id": "1843", "contents": ""} {"id": "49833", "contents": "ታሑርዋይሊ በ1483 ዓክልበ. አካባቢ ከተለፒኑ በኋላ በሐቱሳሽ (በሐቲ አገር ወይም የኬጥያውያን መንግሥት) የገዛ ንጉሥ እንደ ነበር ይታስባል። (ሆኖም ታሑርዋይሊ ከአሉዋምናና ከ2 ሐንቲሊ ቀጥሎ እንደ ነገሠ የሚል አስተሳሰብ ደግሞ ብዙ ይታያል።) ተለፒኑ በጻፈው የተለፒኑ ዐዋጅ በተባለው ሰነድ እንደምንረዳ፣ በንጉሥ አሙና ጊዜ ታሑርዋይሊ «የወርቃማው ጦር ሰውዬ» ሲባል፣ አባቱም ዙሩ «የንጉሣዊ ዘበኞች አለቃ» ሲሆን፣ ሁለቱ በአሙና ሁለት ወራሽ ልጆች በቲቲያና ሐንቲሊ ላይ ሤራ ገብተው አስገድለዋቸው ነበር። ይህም ዙሩ የአሙና ወንድምና የ1 ዚዳንታ ልጅ፣ እናቱም የ1 ሐንቲሊ ልጅ እንደ ነበሩ ይታስባል። ተለፒኑም ንጉሥ ከሆነ በኋላ፣ ሸንጎው ወይም ፓንኩሽ በዚህ ታሑርዋይሊ ላይ መሞት ቢፈርድም፣ ተለፒኑ ይቅር ብሎ ወደ ግብርና አስገደደው ይላል። በተለፒኑም አዋጅ ዘንድ፣ ወንድ ልዑል አልጋ ወራሽ ባይኖር ኖሮ የትልቅዋ ሴት ልጅ ባለቤት ዘውዱን ወርሶ እሱ ንጉሥ ይሁን የሚል ነው። እንዲያውም የተለፒኑ ወንድ ልጅ ልዑል አሙና አርፎ ስለዚህ የሴት ልጁ የሐራፕሺሊ (ወይም ሐረፕሼኪ?) ባል አሉዋምና የተለፒኑ ሕጋዊ ወራሽ ይሆን ነበር። ሆኖም ከዚህ አዋጅ በኋላ አሉዋምናና ሐረፕሼኪ በአባትዋ በተለፒኑ መንግሥት ላይ አምጸው ወደ ማሊታሽኩር እንደ ተሳደዱ ይመስላል። ስለዚህ የታሑርዋይሊ ዘመን የቀደመው ይሆናል። ታሑርዋይሊ ደግሞ እንደ ቀዳሚው ተለፒኑ ከኪዙዋትና ታላቅ ንጉሥ ኤሄያ ጋራ ስምምነት እንደ ተዋወለ ይታውቃል። በኬጥኛ ኩኔይፎርም «ታሑርዋይሊ ታላቅ ንጉሥ የሐቲ ንጉሥ» የሚሉ ማኅተሞቹ ለሥነ ቅርስ ታውቀዋል። ስንት አመት እንደ ነገሠ በእርግጡ አይታወቅም፣ ብዙ ሳያልፉ ግን አሉዋምና ዙፋኑን እንዳገኘው ይሆናል።"} {"id": "49839", "contents": "3 ካሽቲሊያሽ (ወይም 3 ካሽቲሊያሹ) ከ1473 እስከ 1463 ዓክልበ. ግድም ድረስ የባቢሎን (ካራንዱኒያሽ) ካሣዊ ንጉሥ ነበረ። የ1 ቡርና-ቡርያሽ ልጅና ተከታይ ነበር። ባለፈው ቅርብ ጊዘ ውስጥ (2005 ዓም ግድም) «ካሽቲሊያሽ የቡርና-ቡርያሽ ልጅ፣ የአጉምም ልጅ ልጅ» የሚል ጽላት ተገኝቷል። በዚህ ላይ አርእስቱ «የኤንሊል (ጣዖት) ሻካናክ (አገረ ገዥ)» ይባላል፤ ቢሆንም የካሣውያን ንጉሥ ሳይሆን አይቀርም። የያሙትባል ሰዎች ለኤንሊል መቅደስ እንዲቆፍሩ አሠራቸው ይላል። ከዚህ በቀር «የቀድመኞች ነገሥታት ዜና መዋዕል» (ABC 20) በተባለው ሰነድ ላይ፣ ኡላም-ቡርያሽ የካሽቲሊያሽ ወንድምና 3 አጉም የካሽቲሊያሽ ልጅ ሆነው በኋላ እንደ ነገሡ ይጠቅሳል። ካሣውያን ባቢሎንን ከመግዛታቸው በፊት በነበረው ጊዜ አንድ ወይም ምናልባት ሁለት «ካሽቲሊያሽ» የተባሉት ነገሥታት በካሣውያን ላይ ገዝተው እንደ ነበር ይታስባል፣ ስለዚህ በተለምዶ «3» ተብሎ የሚቆጠር ነው። ^ የቅድመኞቹ ነገሥታት ዜና መዋዕል፣ ABC 20"} {"id": "38931", "contents": "ጃርሶ (ወለጋ) በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው። {{አቀማመጥ |align=center ጃርሶ (ወለጋ) በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "46389", "contents": "ፍላፒ በርድ የ2013 እ.ኤ.አ. ሞባይል ቪዲዮ ጌም ነው።"} {"id": "8557", "contents": "ፍስሃ በላይ ይማም የኢትዮጵያ ጸሓፊ ነው። ስመኝ ስንታየሁ አልቃሽ እና ዘፋኝ ሆድ ይፍጀው አሻግሬ መሰረት የወፍ ጎጆ የጨረቃ ቤት [1] «History of Ethiopian Theater» በዮናስ ሃይለመስቀል. ፌብሩዋሪ 20 ቀን 2007 ታይቷል። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "2143", "contents": "አፋር ክልል (ክልል 2) በኢትዮጵያ ውስጥ ከሚገኙት ዘጠኝ ክልሎች አንዱ ነው። በአሁኑ ጊዜ ዋና ከተማው ሰመራ ሲሆን የቀድሞዋ ከተማ ግን አሳይታ ነበረች። 96,707 ካሬ ኪ.ሜ. ሲሸፍን በ1999 እ.ኤ.አ. የሕዝብ ብዛቱ 1,188,000 ነው። የድንቅ ነሽ ወይም ሉሲ አጽም በአፋር ክልል ውስጥ በኅዳር 15 ቀን, 1967 (Nov. 24, 1974 እ.ኤ.አ.) ነው የተገኘው። በማርች 5, 2005 ደግሞ ሌላ 3.8 ሚሊዮን ዓመት የሚገመት አጽምም በዚሁ ክልል ተገኝቷል። የአፋር ክልል በኢትዮጵያ ዉስጥ ከሚገኙ ዘጠኝ ክልሎች ዉስጥ አንዱ ሲሆን ክልሉ 5 የአስተዳደር ዞኖች 32 ወረደዎችና በ401 በቀበሌ በማዋቅሮች የተከፋፈላ የዞኖች ስም 1. ዞን 1 (አዉሲ ረሱ) ዋና ከተማ አይሰኢታ 2. ዞን 2 (ክልበቲ ረሱ) ዋና ከተማ አብኣላ 3. ዞን 3 (ገቢ ረሱ) ዋና ከተማ አንዶልታሊ (በረታ) 4. ዞን 4 (ፈንቲ ረሱ) ዋና ከተማ ከሉዋን 5. ዞን 5 (ሀሪ ረሱ) ዋና ከተማ ዳሌፋጌ በመባል ይታዉቃሉ። ..... ይቀጥላል ^ ሀ ለ \"፳፻፬ ዓ.ም. ብሔራዊ ስታቲስቲክስ\". ማዕከላዊ ስታቲስቲክስ ኤጀንሲ. በሰኔ ፳፪ ቀን ፳፻፮ ዓ.ም. የተወሰደ."} {"id": "9103", "contents": "ሙሉቀን መለስ (፲፱፻፬፭ ዓ.ም. ተወለደ) የኢትዮጵያ ሙዚቃ ወርቃማ ዘመን ዘፋኖች መሃል አንዱ ነው። 1960 ና 1970ዎቹ በርካታ ዘመናዊ ዘፋኞች የታዩበት ወቅት ነበር። ሙሉቀን መለስን ለየት የሚያደርው ቢኖር ባሀላዊውን ከዘመናዊው በማዋሃድ የኢትዮጵያን ሙዚቃ ለማሳደግ ያደረገው ጥረት ነው። ሙሉቀን መለስ ባሁኑ ጊዜ በአሜሪካን አገር በዋሽንግተን ዲሲ ሙሉ ጊዜ የፕሮቴስታንት ሃይማኖት አገልጋይ ሲሆን ያለውን ድንቅ ችሎታ ላመነበትና ለሚያምንበት ሃይማኖት አውሎ አሁንም እጹብ ድንቅ ድምጽ ካላቸው የመንፈሳዊ ዘማሪዎችም አንዱ ነው። ሙሉቀን መለሰ በ፲፱፻፶፰ ዓ.ም. ገና የ፲፫ ዓመት ልጅ እያለ ድምጻዊነት ሙያውን በፈጣን ኦርኬስትራ በመጀመር በ፲፱፻፷ ዓ.ም. ወደ ፖሊስ ኦርኬስትራ ክፍል ገብቶ ዝነኛነቱን አሳውቋል። ሙሉቀን በሙዚቃ ዓለም በነበረበት ጊዜ በርካታ ዜማዎች የተጫወተ ሲሆን ዜማዎቹም በሸክላ ተቀርጸው ወጥተዋል። «እናቴ ስትወልደኝ መች አማከረችኝ፤ የፊት ጉዴን ትታ እደግ ማሞ አለችኝ» የተባለችው ዜማ የመወደድዋን ያህል ድምጻዊው ሙሉቀን መለሰም ተደናቂ ሆኗል። ሙሉቀን መለሰ እንደዚሁም፦ «ወንበር ተደግፎ ክብ ጠረጴዛ የሰነፎች በትር ትችት በጣም በዛ» እያለ የሚጫወታት ዘፈንም ሙሉቀንን ታዋቂና ዘፈኖቹንም ተወዳጅ አድርጎታል። ^ ሀ ለ ሐ ናሽናል ቢብሊዮግራፊ ቡድን፣ የአንጋፋ አርቲስቶች መዝገበ የሕይወት ታሪክ፣ መጋቢት ፳፻፣ ገጽ 27-28 (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "13795", "contents": "ነሐሴ ፬ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፫፻፴፬ ኛው ዕለት ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በዘመነ ዮሐንስ ፴፪ ዕለታት ሲቀሩ፤ በዘመነ ማቴዎስ፤ ማርቆስ እና ሉቃስ ደግሞ ፴፩ ዕለታት ይቀራሉ። ፲፭፻፲፩ ዓ/ም ፈርዲናንድ ማጄላን ከአምስት የእስፓኝ መርከቦች ጋር ዓለምን በባሕር ለመዞር ሴቪል ከሚባል ሥፍራ ጉዟቸውን ጀመሩ። ማጄላን በመሃል ላይ ፊሊፒን ደሴቶች ላይ ሲሞት ጉዞውን ምክትሉ ሴባስቲያን እልካኖ ጨረሰ። ፲፯፻፹፬ ዓ/ም በፈረንሳይ አብዮት ቱይሌሪ ቤተ መንግሥት ሲወሰድ ንጉሡ ሉዊ ፲፬ኛ በእስር ላይ ዋለ። (እንግሊዝኛ) http://en.wikipedia.org/wiki/August 11"} {"id": "2221", "contents": "ሴንት ጆንስ (St. Johns) በአፓቼ ካውንቲ፥ አሪዞና ፥ ዩናይትድ ስቴትስ የምትገኝ ከተማ ናት። በ2000 እ.ኤ.አ. 3,269 የሚቆጠር ሕዝብ አላት። ከተማዋ የአፓቼ ካውንቲ መቀመጫ ናት። ሴንት ጆንሰ በ 34°307\" ሰሜን ኬክሮስ እና 109°22'18\" ምዕራብ ኬንትሮስ ትገኛለች። 17.1 ካሬ ኪ.ሜ. የመሬት ስፋት ሲኖረው ምንም በውሃ የተሸፈነ ቦታ የለም። በ2000 እ.ኤ.አ. 3,269 ሰው ፣ 989 ቤቶች እና 805 ቤተሰቦች አሉ። የሕዝብ ስርጭት 190.9 በ1 ካሬ ኪ.ሜ. ነው።"} {"id": "10501", "contents": "አባይ ሰሎሞን የምድር ባቡር፡ የቡናና የኢትዮጵያ ወጣት ቡድን ተጫዋች የነበረ ሲሆን በአሜሪካን አገር በሲያትል ከተማ በመኪና አደጋ ከዚህ ዓለም በሞት ተለይቶአል።"} {"id": "10909", "contents": "ወፍጮ የእህል የድንጋይ ወይም የዘይት መጭመቂያ ሲሆን የውሃ ፣ የሞተርና ፣ በእንስሳ የሚሠራ አይነቶች ይገኛሉ።"} {"id": "9205", "contents": "ሚንሶታ በአሜሪካ የምትገኝ ክፍላገር ናት። ስሟ የመጣ ከሚንሶታ ወንዝ ሲሆን ትርጉሙ ከዳኮታኛ /ሚኒ/ «ውሃ» እና /ሶታ/ «ሰማያዊ» ወይም «ሰማያዊ ውሃ» ነው።"} {"id": "9301", "contents": "ገብርኤል (መልዐክ) ገብርኤል (ቤተ ክርስቲያን) ክብራን ገብርኤል ዋሻ ገብርኤል ቤተ ገብርኤል ወሩፋኤል"} {"id": "9391", "contents": "የመቄዶንያ ሬፑብሊክ መቄዶንያ፥ ግሪክ ጥንታዊ መቄዶን"} {"id": "14041", "contents": "ሐምሌ ፴ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፫፻፴ ኛው ዕለት ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በዘመነ ዮሐንስ ፴፮ ዕለታት ሲቀሩ፤ በዘመነ ማቴዎስ፤ ማርቆስ እና ሉቃስ ደግሞ ፴፭ ዕለታት ይቀራሉ። የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን በዚህ ዕለት መጥምቁ ዮሐንስን ታስባለች። በዚህ ዕለት በጃፓንከተማ ሂሮሺማ ላይ በሁለተኛው የዓለም ጦርነት ማገባደጃ ዘመን በተጣለው የአቶም ቦምብ የተጎዱትን/የሞቱትን ለማስታወስና እንዲሁም በዓለም ላይ ሰላም እንዲሰፍን በሚል ‘የሰላም ማስታወሻ ስርዐት’ በየዓመቱ ይካሄዳል። ፲፰፻፶፫ ዓ/ም - የብሪታንያ ንጉዛት የቀድሞዋን የናይጄሪያ ዋና ከተማ ሌጎስን ከግዛቷ ጋር አዋሃደች። ፲፱፻፴፯ ዓ/ም - የአሜሪካ ሕብረት ቦምበኛ አየር-ዠበብ በዓለም የመጀመሪያውን አቶም ቦምብ በሂሮሺማ ላይ ሲጥል ፸ ሺህ ሰዎች ወዲያውኑ ሲገደሉ በቀጣይ ዓመታት ደግሞ በአስርት ሺህዎች የሚቆጠሩ ሰዎች ሞተዋል። ፲፱፻፶፬ ዓ/ም - ጃማይካ ነጻነቷን ከብሪታንያ ተቀዳጀች። ፲፱፻፺፰ ዓ/ም - በድሬ ዳዋ ከተማ የደጫቱ ወንዝ ጎርፍ ከ፪፻ በላይ የሆኑ ስዎችን ሕይወት አጠፋ። ፳፻ ዓ/ም - በሞሪታንያ፣ በሞሐመድ ኡልድ አብደል አዚዝ የሚመራ ወታደራዊ መፈንቅለ መንግሥት የወቅቱን ፕሬዚደንት ሲዲ ኡልድ ሼክ አብደላሂን ከስልጣን አወረደ። (እንግሊዝኛ) http://en.wikipedia.org/wiki/August 6"} {"id": "50433", "contents": "ማጠቃለያ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን መዝሙር ለክርስትና ሃይማኖት ተከታዮች አምላክንና እናቱን ማመስገኛ ። Play media አርዕስት ፡ ውል ውል አለኝ ደጅሽ ። ምንጭ ፡ አኪልዳማ channel አድናቆት : ለአኪልዳማ channel \"All credits goes to the singer and song writer and to አኪልዳማ channel\" ክርስቶስሰምራአማርኛ Dukdadis 00:40, 8 ሰፕቴምበር 2019 (UTC)"} {"id": "50439", "contents": "በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ!"} {"id": "50475", "contents": "ቅዱስ ዮሴፍ (በዕብራይስጥ: יוֹסֵף‎ ፣ በሮማውያን ማለት በላቲን : Yosef ፣ በግሪክ : Ἰωσήφ) በሐዲስ ኪዳን መጀመሪያ አካባቢ ስም አጠራራቸው ከከበረ ደጋግ እስራኤላውያን አንዱ የእመቤታችን ጠባቂ አረጋዊ ቅዱስ ነው ። ትውልዱ ከነገደ ይሁዳ ከንጉሥ ዳዊት ሲሆን አባቱ ያዕቆብ እናቱም ዮሐዳ ይባላሉ ። ቅዱስ ዮሴፍ ድግር ጠራቢ ነበር፤ ይህም ማለት ለእርሻ አገልግሎት በበሬ ለማረስ የሚያስፈልጉ ሞፈርና ቀንበር የሚሠራ ነበር ፡፡ በጉብዝናው ወራት የእመቤታችንን አክስት ማርያምን አግብቶ ብዙ ልጆችን ወልዶ አርጅቷል ። ከልጆቹም ዮሳ ፣ ያዕቆብ ፣ ይሁዳ ፣ ስምዖንና ሰሎሜ በቅዱስ መጽሐፍ ተዘክረዋል። ቅዱስ ዮሴፍ እድሜው ሰባ አምስት ሲሆን ሚስቱ ማርያም ሞተችበት ። ባለቤቱ ካረፈች ከጥቂት ወራት በኋላም አይሁድ በምቀኝነት ድንግል ማርያምን ከቤተክህነት አስወጡልን ብለው ግብግብ በፈጠሩ ጊዜ \"ልማ በሥሉስ ጥፋ በሥሉስ\" እንዲሉ በሦስት ነገር ተመስክሮለት በመንፈስ ቅዱስ ምርጫ ድንግል ማርያምን ሊያገለግል ተመረጠ ። በወንጌልም \"እጮኛ\" የሚለውም ለዚያ ነው (የታጨው ለአገልግሎት ስለሆነ) ። እመቤታችን ለአረጋዊ ዮሴፍ በሁለት ወገን ልጁ (ዘመዱ) ናት: የሚስቱ ማርያም የእኅት (የሐና) ልጅ ናት ። የቅድመ አያቱ የዓላዛር የልጅ ልጅ ናት ። ደጉ ሽማግሌ ቅዱስ ዮሴፍ ምንም ቢያረጅ እመቤታችንን ለማገልገል አልደከመውም ። አብሩዋት ተሰዷል ፣ ረሐብ ጥማቷን ፣ ጭንቅና መከራዋን ፣ ሐዘንና ችግሩዋን ተካፍልዋል ። ከእመቤታችንና ከአምላክ ልጅዋ ከጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ጋር ለ፲፮ ዓመታት አብሩዋቸው ኖርዋል ። ቅዱስ ዮሴፍ በክርስትና ሃይማኖትም ሆነ በዓለማዊ ሕይወት ኑሮ ውስጥ ላሉ ሰዎች የምርጥ አባቶችና የጎበዝ ሠራተኞች ምሳሌ ነው ። ያረፈውም በ፲፮ኛው ዓ.ም. በተወለደ በዘጠና አንድ ዓመቱ ነው ። ክርስቶስ የገነዘው አንድ ቅዱስ ቢኖር ቅዱስ ዮሴፍ ነው ። በዚህም ዕለት እግዚአብሔር የፅድቅ አክሊል አቀዳጅቶታል ። ወስብሐት ለእግዚአብሔር : ይህ ፡ አጭር ፡ ሃይማኖት ፡ ነክ ፡ ጽሑፍ ፡ መሠረት ፡ ወይም ፡ መዋቅር ፡ ነው። እርስዎ ፡ ሊያስፋፉት ፡ ይችላሉ!"} {"id": "50481", "contents": "አቡነ አረጋዊ በሃገራችን ስም አጠራራቸው ከከበረ አባቶች አንዱ ጻድቅ ናቸው። ጻድቁ የተወለዱት በአምስተኛው መቶ ክፍለ ዘመን አጋማሽ አካባቢ ሲሆን ወላጆቻቸው \"ንጉሥ ይስሐቅ\" እና \"ቅድስት እድና\" ይባላሉ ። የተወለዱበት አካባቢም ሮም ነው ። ስማቸው ብዙ ዓይነት ነው። ወላጆቻቸው \"ዘሚካኤል\" ሲሏቸው በበርሃ \"ገብረ አምላክ\" ተብለዋል። በኢትዮጵያ ደግሞ \"አረጋዊ\" ይባላሉ። አቡነ አረጋዊ ምንም የንጉሥ ልጅ ቢሆኑም በልጅነታቸው መጻሕፍትን ተምረው ነበርና ጠፍተው ገዳም ገቡ። በዚያም በገዳመ ዳውናስ (ግብጽ) የታላቁ ቅዱስ ጳኩሚስ ደቀ መዝሙር ሆነው ከነ አባ ቴዎድሮስ ጋር ሥርዓተ መነኮሳትን ተምረዋል። ከመነኮሱ ከዓመታት በኋላም ወደ ሃገራቸው ሮም ተመልሰው በማስተማር ሰባት ያህል የቤተ መንግሥት ሰዎችን ወደ ምናኔ ማርከዋል። \"የት ልሒድ?\" ብለው ሲያስቡም ቅዱስ መልአክ በክንፉ ጭኖ ወስዶ ኢትዮጵያን አሳያቸው። ተመልሰውም ለስምንት ባልንጀሮቻቸው \"ሃገርስ ባሳየኋችሁ!"} {"id": "14251", "contents": "ሀይማኖቱ ከጅማት ጉልበቱ ከብረት የጠና የአማርኛ ምሳሌ ነው። - ጠንካራ ሰውን የሚገልጽ አባባል ነው።"} {"id": "14281", "contents": "ሀጢአት ለሰሪው ምህረት ለአክባሪው የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሀጢአት ለሰሪው ምህረት ለአክባሪው የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሃጢአት መልሶ ለሰራው ሰው ይተርፋል።"} {"id": "50517", "contents": "፲፰ ፤ ይልቁንም በዚች ቦታ ስለሞቱ አንቺ ስለነርሱ ተግተሽ አማልጂ ነፍሳቸውን ዕረፍት ሰጥቶ ያሳርፍ ዘንድ ። ፲፱ ፤ የድል ነሺዎች የሰማዕታት ቦታ በተባለ ሁሉ ዘንድ በብሩካን ጻድቃን ቦታና በትጉሀን መላእክት ቦታ በቦታው ሁሉ ዘንድ አንቺ ርስት ነሽ ስምሽም በእግዚአብሔር ዘንድ የሠለጠነ ነው ። ፳ ፤ የተቀመጣችሁ ተነሡ ፳፩ ፤ እግዚአብሔርን በመፍራት እንነሣ ምስጋናን የተመላች እርስዋን ከፍ ከፍ እናደርጋት ዘንድ እንዲህም እያልን እናመሰግናት ዘንድ ጸጋን የተሞላሽ ሆይ የደስታ መፍሰሻ ሆይ ዓይኖቻቸው ብዙዎች ከሆኑ ከኪሩቤል ክንፎቻቹው ስድስት ከሚሆኑ ከሱራፌል ይልቅ የሚበልጥ የመልክ ግርማ አለሽ ። ፳፪ ፤ ወደ ምሥራቅ ተመልከቱ ። ፳፫ ፤ እግዚአብሔር አብ በሰማይ ሆኖ ምሥራቅንና ምዕራብን ሰሜንና ደቡብን ዳርቻዎችንም ሁሉ በእውነት ተመለከተ ተነፈሰ አሻተተም እንድ አንቺ ያለ አላገኘም ። የአንቺን መዓዛ ወደደ ደም ግባትሽንም ወደደ ። የሚወደውን ልጁን ወደ አንቺ ሰደደ ። ←ወደ ገፅ ፫ ወደ ገፅ ፭→"} {"id": "50523", "contents": "፶፱ ፤ አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ ይሠራሉ ። አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ ያስማማሉ ። አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ ያከናውናሉ ። ፷ ፤ አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ ይልካሉ ። አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ ያሰለጥናሉ ። አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ ምስክር ይሆናሉ ። ፷፩ ፤ አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ ሰውን ይስባሉ ። አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ ያለምዳሉ ።አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ ይመክራሉ ። ፷፪ ፤ አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ ያነጻሉ ። አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ ያጸራሉ ። አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ ያከብራሉ ። ፷፫ ፤ አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ ያጸናሉ ። አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ ያስጨክናሉ ። አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ ያስተምራሉ ። ፷፬ ፤ አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ ይጋርዳሉ ። አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ ያለብሳሉ ። አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ ባለምዋል ያደርጋሉ ። ፷፭ ፤ አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ ይቀመጣሉ ። አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ ይፈርዳሉ ። አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ ይመረምራሉ ። ፷፮ ፤ እንዲህ እናምናለን እንዲህም እንታመናለን አንድነትን ሳንለይ የተለየ እንዳይሆን ። የተቀላቀለ እንዳይሆን እንለይ። ፷፯ ፤ እንደ አብርሃምና እንደ ይስሐቅ እንደ ያዕቆብም ሦስት የምንል አይደለም በገፅ ሦስት ሲሆን አንድ ነው እንጂ ። ←ወደ ገፅ ፱ ወደ ገፅ ፲፩→"} {"id": "50535", "contents": "፻፳፬ ፤ ለጸሎት ተነሡ አቤቱ ይቅርበለን ሰላም ለሁላቹህ ይሁን ከመንፈስህ ጋራ ። ፻፳፭ ፤ የመፈተት ጸሎት ። ሁሉን የፈጠረ ሁሉን የጀመረ ሁሉንም የፈፀመ ሁሉንም የጨበጠ እግዚአብሔር መላዕክትና የመላዕክት አለቆች መናብርትና ሥልጣናት አጋእዝትና ኃይላት ፀሐይና ጨረቃ ከዋክብትም ድርገታትም የሚሰግዱለት ተገዢዎችና ግዛቱ ጉልቱም ናቸውና በሁሉ ባለጠጋ ሲሆን ራሱን ከሁሉ ድሀ አደረገ ። ፻፳፮ ፤ ኃያል ወልድን ፍቅር ከዙፋኑ ሳበው እስከሞትም አደረሰው ። ፻፳፯ ፤ የሚስቡትን ሰዎች በቀንዱ የማይበረታታ ለሚያርዱትም ሰዎች አንገቱን የሚያዘነብል ላም ምን ይደንቅ ። ፻፳፰ ፤ በሚሸልተው ፊት የማይናገር በግ እንደምን ያለ ነው ?። በመከራው ጊዜ በሚወጉት ፊት አፉን ያልገለፀ ምን ትዕግሥት ነው ?። ፻፳፱ ፤ ዮሴፍ ከተወጃጃት ክቡር ዕንቁም በውስጧ ካገኘባት ሣጥን የተገኘ ኅብስት እንደምን ያለ ነው?። ፻፴ ፤ በውስጧ ሰው ካልገባባት አዳራሽ የተገኘ ጽዋ እንደምን ያለ ነው ?። ፻፴፩ ፤ ፈፅሞ የተለየ ሳይሆን ከዚህ ኅብስት የተለየ ይህ ትእምርተ መስቀል ምን ድንቅ ነው መልኩ ልምላሜው ጣዕሙ አንድ ነው እንጂ ። ፻፴፪ ፤ መለኮቱ ከሰውነቱ ፈፅሞ የተለየ እንዳይደለ እንደዚሁም ይህ ትእምርተ መስቀል ከዚህ ኅብስት ፈፅሞ የተለየ አይደለም ። ፻፴፫ ፤ እንዲሁም ገናናነትህ ከትሕትናችን ትሕትናችን ከገናናነትህ ጋራ አንድ ይሁን ዓለምን የያዝህ አንተ አምላካችን ። ←ወደ ገፅ ፲፭ ወደ ገፅ ፲፯→"} {"id": "50667", "contents": "𝄵 አራት ወይም ሁለት"} {"id": "14413", "contents": "የደጋ አጋዘን ወይም የተራራ ኒያላ ወይም በሳይንሳዊ ስሙ Tragelaphus buxtoni ተብሎ ሲጠራ ኢትዮጵያ ውስጥ ብቻ የሚገኝ የኒያላ ዘመድ ነው። ይህን እንስሳ ከሌሎች አጋዘኖች ለየት የሚያደርገው በተራራ መኖሩ ነው። በአሁኑ ጊዜ በአለም ላይ 2፣500 ብቻ ደጋ አጋዘኖች ሲኖሩ የሚኖሩበትም ቦታ በባሌ ተራራዎች ነው።"} {"id": "14431", "contents": "ሁሉም በየዘመድህ ቢሉት አክንባሎ ጋጥ ገባ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሁሉም በየዘመድህ ቢሉት አክንባሎ ጋጥ ገባ የአማርኛ ምሳሌ ነው። አክንባሎ ከሳር እና ከሸምበቆ ስለሚሰራ በርግጥም አነሳሱ ከዚያ ነው። የሁሉም አነሳስ አሁን ከሚታይበት ደረጃ እንዳልሆነ የሚያሳይ ነው።"} {"id": "14437", "contents": "ሁሉም ያልፋል እውነት ብቻ ይተርፋል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሁሉም ያልፋል እውነት ብቻ ይተርፋል የአማርኛ ምሳሌ ነው። እውነት ምንጊዜም የማይጠፋ የዚህ አለም ባህሪይ እንደሆነ የሚያሳይ ነው።"} {"id": "14443", "contents": "ሁሉን ለእኔ አትበል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሁሉን ለእኔ አትበል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ፍላጎትን በልኩ ማድረግን የሚመክር አባባል ነው።"} {"id": "14449", "contents": "ሁሉም በየዘርህ ቢሉት አከንባሎ ጋጣ ገባ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሁሉም በየዘርህ ቢሉት አከንባሎ ጋጣ ገባ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የአከንባሎ አጀማመር ከሳርና ከሸምበቆ እንደሆነና የብዙ ነገሮች አጀማመር ከትንሹ እንደሆነ የሚያሳይ ነው።"} {"id": "14461", "contents": "ህልም አለ ተብሎ ሳይተኛ አይታደርም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ህልም አለ ተብሎ ሳይተኛ አይታደርም የአማርኛ ምሳሌ ነው። መጥፎ ነገር ገና ለገና ይደርሳል ተብሎ መደርግ ያለበትን ነገር ከማድረግ ወደኋላ አትበል"} {"id": "12961", "contents": ""} {"id": "12967", "contents": "አስፈላጊ ጥሬ ዕቃዎች 1 ዶሮ (ከ1 ኪሎ ግራም እስከ 1 ኪሎ ግራም ከሩብ የሚመዝን) 1 መካከለኛ ጭልፋ (100 ግራም) የተገረደፈ ባሮ ሽንኩርት 2 መካከለኛ ጭልፋ (200 ግራም) የተገረደፈ ካሮት 2 መካከለኛ ጭልፋ (200 ግራም) የተገረደፈ ቀይ ሽንኩርት 6 የሾርባ ማንኪያ (100 ሚሊ ሊትር) ዘይት 1 የሻይ ማንኪያ ጨው 1 ዝንጣፊ ሮዝሜሪ (የጥብስ ቅጠል) 1 የሻይ ማንኪያ ቁንዶ በርበሬ 1 ሊትር ቺክን ስቶክ (ከዶሮ የተሠራ መረቅ) 1. ዶሮውን መበለትና ማጽዳት 2. ቀይ ሽንኩርቱን በዘይት ማቁላላትና ካሮቱን እና ባሮውን ጨምሮ ማቁላላት 3. ቺክን ስቶኩን ጨምሮ ማንተክተክ፣ ከዚያም ሮዝሜሪውን መጨመር 4. የዶሮውን ሥጋ መጥበሻ ላይ በነጩ ጠብሶ በድስቱ ውስጥ ጨምሮ ማብሰል፣ 5. ጨውና ቁንዶ በርበሬ ጨምሮ ማውጣት 6. ለገበታ ሲፈለግ መረቅ በሥጋው ላይ እያፈሰሱ ማቅረብ መጀምሪያ ስንኩርት ደቆ ይከተፋል ዶሮ ብልት ከወጣለት በሕዋላ በደንብ ይታጠባል ዘይት ቂበ በርበሬ መከለሳ ቅመም ያስፈልጋል ሽንኩርቱ ዘይት ሳይገባበት በደንብ ይቁላል፤ ከዛ በርበሬ አብሮ ከሽንኩርቱ ጋር እንደገና በደንብ ይታስል፤ ከዛ ዘይት ይገባና ትንሽ ከሽንኩርቱና ከበርበሬው ጋር ከተቁላላ በሕዋላ ዶሮው ይገባል በመቀጠል መከለሳ ቅመሙና በመጠኑ ውሃ ጨምሮ የዶሮው ስጋ ሲበስል ከሳት ላይ ማውጣት ^ ከደብረወርቅ አባተ፣ ሱ ሼፍ፣ የውጭ ምግቦች አዘገጃጀት"} {"id": "12973", "contents": "ኢትዮጵያ ውስጥ የሚሰራ የምግብ አይነት ሲሆን፣ የሚሰራውም ከምስር ነው። Ingredients 2 cup Split lentils 6 cup Water 2 cup Red onion, chopped 2 cup Oil or butter 1 tbl Ginger 1 tsp Garlic 4 x Hot green peppers 1/4 tsp Black pepper Salt, to taste Directions Wash lentils and boil for 5 minutes. Cook onions adding oil and stirring gently so onions do not turn brown. Remove lentils from the heat, drain and reserve water for latter use. Add lentils to the onions. Add reserved water, stirring to prevent mixture from sticking to the bottom of the pan. Add spices and salt to taste. Simmer for another 20 minutes."} {"id": "12979", "contents": "አልጫ ወጥ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚሰራ የምግብ አይነት ሲሆን፣ የሚሰራውም ከአታክልት ሆነ ከስጋ የሚሰራ ሆኖ ነገር ግን በርበሬ አይገባበትም።"} {"id": "12991", "contents": "ኢትዮጵያ ውስጥ የሚሰራ የምግብ አይነት ሲሆን፣ የሚሰራውም ከገብስ ነው። የበሶ አዘገጃጀት የሚጀምረው መጀመሪያ ጥሩ ገብስ ከመምረጥ ሲሆን በመቀጠል ገብሱን መቁላት(በደንብ ማመስ) ያስፈልጋል በመቀጠልም በጥራት የተዘጋጀውን ገብስ የተመጠነ ጨውና ኮሮሪማ ጨምሮ ማስፈጨት ከዛም የተፈጨው ገብስ በቀጥታ በሶ ወደሚል ስያሜ ይቀየራል ከዛም የበሶ ዱቄቱን እንዳስፈላጊነቱ በሶ ብስብስ ወይም በሶ ጁስ አዘጋጅቶ መጠቀም ይቻላል አቅራቢ ቶፊቅ ሐሚድ ከሚካሄል"} {"id": "12997", "contents": "ኢትዮጵያ ውስጥ የሚሰራ የምግብ አይነት ሲሆን፣ የሚሰራውም ከስንዴእርሾ ና አንድንድ አንዴም ዘይት ነው።"} {"id": "11689", "contents": "መስከረም ፲፯ እንኳን ለብርሃነ መስቀሉ በሰላም አደረሰዎ! በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፲፯ኛው ዕለት ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በዘመነሉቃስ ፫፻፵፱ ዕለታት ሲቀሩ፤ በዘመነ ዮሐንስ ፣ ማቴዎስ እና ማርቆስ ደግሞ ፫፻፵፰ ዕለታት ይቀራሉ። የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን በዚህ ዕለት ኢየሱስ ክርስቶስ በቀራንዮ የተሰቀለበትን መስቀል ከተቀበረበት ሥፍራ ለማውጣት ቁፋሮ የተጀመረበትን ዕለት በማስታወስ በሰፊው እና በደመቀ ስርዓት ታከብራለች። ፲፱፻፱ ዓ/ም - በትልቁ የመስቀል በዓል ቀን መኳንንቱ ከነሠራዊቱ፤ ሊቀ ጳጳሱ አቡነ ማቴዎስና እጨጌ ወልደ ጊዮርጊስ ከነካህናቱ በተሰበሰቡበት በ ፲ ነጥብ የተዘረዘረው የልጅ እያሱ ወንጀል ተነቦ እሳቸውን ሽረው ወይዘሮ ዘውዲቱን ንግሥት፣ ደጃዝማች ተፈሪን ራስ ብለው አልጋ ወራሽና የመንግሥቱ እንደራሴ ተደረጉ። ፲፱፻፲፮ ዓ/ም - ኢትዮጵያ የዓለም መንግሥታት ማኅበር/ ሸንጎ (ሊግ ኦፍ ኔሽን) አባል ኾነች። ፲፱፻፶፬ ዓ/ም - ሴየራ ሌዎን የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት አባል ሆነች። ፲፱፻፶፫ ዓ/ም በፋሺስት ወረራ ጊዜ ኢትዮጵያን በመደገፍ በእንግሊዝ አገር እርዳታ በመሰብሰብ፣ የኢጣልያን ግፍ እና የምዕራባውያንን ድክመት በማጋለጥ የታገሉት ዕመት ሲልቪያ ፓንክኸርስት አረፉ። ሥርዓተ ቀብራቸው ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ በተገኙበት በመንግሥታዊ ሥርዓት በኢጣሊያ ጦርነት ሰማዕት ለሆኑ ጀግኖች በተዘጋጀው መካነ መቃብር፣ በመንበረ ፀባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ተፈጸመ፡፡ ^ ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ፤ “ሕይወቴና የኢትዮጵያ እርምጃ” (፲፱፻፳፱ ዓ/ም) (እንግሊዝኛ) http://en.wikipedia.org/wiki/September_27"} {"id": "13045", "contents": "ኢትዮጵያ ውስጥ የሚሰራ የምግብ አይነት ሲሆን፣ የሚሰራውም ከደረቀ እንጀራ ነው።"} {"id": "50721", "contents": ""} {"id": "11725", "contents": "ጥቅምት ፯ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጥር የዓመቱ ፴፯ኛው እና የመፀው፲፪ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በዘመነ ሉቃስ ፫፻፳፴ ቀናት ሲቀሩ፤ በዘመነ ዮሐንስ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና በዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፫፻፳፰ ቀናት ይቀራሉ። የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት (ተ.መ.ድ.) ባሳለፈው “47/196 ውሳኔ” መሠረት ከ ፲፱፻፹፭ ዓ.ም ጀምሮ በየዓመቱ የሚከበረው “ዓለም አቀፍ የድኅነት ማስወገጃ (International Day for the Eradication of Poverty) ቀን” ነው። ፲፱፻፳፬ ዓ.ም - በአሜሪካ ውስጥ፣ በተለይም ሺካጎ ከተማ የሚኖረው ወንበዴ አል ካፖን «የቀረጥ ወንጀል» በመፈጸም ተከሶ የ፲፩ ዓመት እሥራት ተፈረደበት። ፲፱፻፳፮ ዓ.ም - ታዋቂው አይሁዳዊው የጀርመን ጉስነኛ (physicist) አልበርት ኣይንስታይን በትውልድ አገሩ እየገነነ ከመጣው የናዚ ጭቆናና ሥርዐተ መንግሥት ሸሽቶ አሜሪካ አገር ገባ። ፲፱፻፶፬ ዓ/ም - የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት መንግሥት የሶርያን ሪፑብሊክ ሕጋዊነት እንደሚያውቅና እንደሚያከብር ይፋ አደረገ። ፲፱፻፷፮ ዓ.ም - አረባዊ የነዳጅ አምራች አገሮች፣ እስራኤልን ረድታችኋል በማለት የወነጀሏቸውን ምዕራባዊ አገሮችችና በጃፓን ላይ ለአንድ ዓመት ሙሉ የነዳጅ ክልከላ ስልት አካሄዱ። ፲፱፻፷፯ ዓ/ም - የኅብረተ-ሰብአዊት ኢትዮጵያ ጊዜያዊ ወታደራዊ መንግሥት በመላ አገሪቱ የነበሩትን የማዘጋጃ ቤት ሸንጎዎች እንዲዘጉ አዘዘ። ፲፱፻፺ ዓ.ም - የአርጀንቲና ተወላጁ ታዋቂው አብዮታዊ ተዋጊ ኤርኔስቶ ቼ ገቫራ፤ በቦሊቪያ ተግድሎ በተቀበረ በ፴ ዓመቱ አጽሙ ወደ «ሁለተኛ አገሩ» ኩባ ተመልሶ በክብር ተቀበረ። ^ መስፍን አረጋ፣ ዲባቶ፡ «ሰገላዊ አማርኛ»፤ 2000 ዓ.ም. (እንግሊዝኛ) P.R.O., FCO 31/165300 Ethiopia: Annual Review of 1961 {{en]] P.R.O., FCO 371/1829 - ANNUAL REVIEW FOR ETHIOPIA FOR 1974"} {"id": "15019", "contents": "በእርጥቡ ያቃጠሉት ቀስ ብሎ የሚነድና ብዙ ጭስ ያለው ነው። ሆኖም የተረትና ምሳሌው ትክክለኛ ትርጉም ያስፈልገዋል።"} {"id": "15079", "contents": "አዋሳ ከነማ ስታዲየም በአዋሳ፣ ኢትዮጵያ የሚገኝ ስታዲዮም ነው። ፳፭ ሺህ ሰዎችን መያዝ ሲችል የአዋሳ ከተማ የእግር ኳስ ክለብ መቀመጫ ነው። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "3697", "contents": "ደቡብ ታራዋ የኪሪባስ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 26,600 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 01°19′ ሰሜን ኬክሮስ እና 172°58′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "14815", "contents": "ለማይሞት መድሀኒት አለው የአማርኛ ምሳሌ ነው። ይሄ የህይወትን ውሱኑነትና ሁሉም ነገር ከልኩ አያልፍም ከሚለው ርዕዮተ አለም የሚመነጭ አባባል ነው። እውነት ይሁን ውሸት የፍልስፍና ጥያቄ ነው። በርግጥም የሰወች አማካይ እድሜ፣ ለምሳሌ በአሜሪካ ከ40ወቹ ወደ 80ወቹ መሸጋገር \"በርግጥ አለም የተወሰነች ናትን?\" ብለን እንድንጠይቅ የገፋናል። ሆኖም ግን የ\"ለማይሞት መድሃኒት አለው\" አስተያየት ተከታዮች ይህም እራሱ የተወሰነ ነው ብለው ሊመልሱ ይችላሉ። ስለዚህም ጥያቄው የፍልስፍና ጉዳይ ነው።"} {"id": "14821", "contents": "ለምን ላለው ፈጣሪ አለው ጠጅ ለሌለው ውሃ አለው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "14851", "contents": "ለሰለባ የመጣ ልብስ ቢጥሉለት አይመለስ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "14857", "contents": "ለሰው ልጅ ከማብላት ለውሻ ልጅ ማብላት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ለሰው ልጅ ከሚያበሉ ለውሻ ልጅ ያብሉ"} {"id": "13273", "contents": "ድልጫ ህጻናት በክረምት ወራት የሚጫወቱት ጨዋታ ሲሆን፣ ዝናብ ከጣለ በኋላ የሰፈር ልጆች ተሰብስበው አንድ ምቹ ቦታ መርጠው ጭቃውን በማለስለስ ረጅም መስመር ይሰራሉ። ከዚያ ተራ በተራ ተንደርድረው መስመሩ ላይ በመንሸራተት በከፍተኛ ርዝመት የተንሸራተተ አሸናፊ ይሆናል። ይህ ጨዋታ ህጻናትን ለስራ የሚያነሳሳ፣ አካልዊ ጥንካሬን የሚያስተምርና ብሎም አብሮ መስራትን የሚያስተምር ነው። ወላጆች የሚጠሉት የልጆቹ ልብስ በጭቃ ስለሚበላሽ ብቻ ነው።"} {"id": "14869", "contents": "ለሰው ከበሬታው ሰው ለወጥ ማጣፈጫው ጨው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "15265", "contents": "ልጅ ይወለዳል ከቦዝ ላም ይገዛል ከወንዝ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "15277", "contents": "ሎሚ ካልመጠጡት እምቧይ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው። አንድ ነገር ምንነቱ ከሚሰጠው ግልጋሎት አንጻር ይወሰናል።"} {"id": "15283", "contents": "ላሊበላ አደራውን አይበላ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "14893", "contents": "ለቀባሪው አረዱት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ነገሩን ኣጥብቆ ለተረዳ ሰው ብዙ የማያውቁ ሰውች መልሰው ሊያስረዱት ሲሞክሩ የሚነገር ምጸታዊ ተረትና ምሳሌ።"} {"id": "14899", "contents": "ለቂጡ ጨርቅ የለው ቆንጆ ያባብላል የአማርኛ ምሳሌ ነው። መሸፈኛ የላት ትከናነበው አማራት"} {"id": "14905", "contents": "ለበጋ ጥጃ ውስ አነሰው ወይ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "11851", "contents": "ኅዳር ፯ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፷፯ተኛው እና የመፀው ወቅት ፵፪ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፪፻፺፱ ቀናት በ ዘመነ ዮሐንስ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፪፻፺፰ ቀናት ይቀራሉ። ፲፫፻፸፯ ዓ/ም - ንግሥት ጃድዊጋ በፖሎኝ ንጉሥ ተብላ በወንድ ስም ዘውድ ጫነች። ከሞተችም በኋላ የሮማ ካቶሊክ ቤተ ክርስቲያን ቅድስት ሄድዊግ ብሏታል። ፲፰፻፷፰ ዓ/ም - ከግብጽ ሠራዊቶች ጋር ጉንደት በተባለ ሥፍራ ላይ የዓፄ ዮሐንስ አራተኛ ኢትዮጵያ ሠራዊት ጦርነት ገጥመው ወገኖቻችን በግብጾች ላይ ድል ተቀዳጁ። ፲፱፻፴፰ዓ/ም - በየተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የትምሕርት፤ ሰገላዊ እና ባህላዊ ድርጅት (UNESCO) ተመሠረተ። የድርጅቱ ዋና መሥሪያ ቤት ፓሪስ ከተማ ላይ ነው። ፲፱፻ ዓ/ም - በአሜሪካ የምትገኘው ኦክላሆማ የሕብረቱ አርባ ስድስተኛ አባል ሆነች። ፲፱፻፷፪ዓ/ም - በደጃዝማች ታከለ ወልደ ኃዋርያት መሪነት የተደራጀ የመኮንኖች ቡድን ንጉሠ ነገሥቱን ለመግደል ያደረገው ሙከራ በደኅንነትና ጸጥታ አባላት ተደርሶበት ከሸፈ። ደጃዝማች ታከለም እጃቸውን ላለመስጠት ቆርጠው እራሳቸውን ገደሉ። ፲፱፻፷፯ ዓ/ም - የቃሊቲ የምግብ ማሸጊያ ፋብሪካ በቀድሞው ንጉሠ ነገሥት ሕገ ወጥ በሆነ የተያዘ ነው በሚል የኢትዮጵያ ግዜያዊ ወታደራዊ መንግሥት (ደርግ) በመንግሥት ስም ወረሰው። ፲፱፻፹፩ ዓ/ም - የኢስቶንያ ምክር ቤት አገሪቱን ሉዐላዊ ሪፑብሊክ አድርጎ ደነገገ። ፲፱፻፷፪ ዓ/ም - ደጃዝማች ታከለ ወልደ ኃዋርያት {{en]] P.R.O.,FCO 371/536 Annual Review of 1969 {{en]] P.R.O., FCO 371/1829 - ANNUAL REVIEW FOR ETHIOPIA FOR 1974"} {"id": "11917", "contents": "ናፖሌኦን 3ኛ (1841-1845) (በ ፈረንሳይኛ ፡ Napoléon III) 1ኛ የፈረንሣይ ፕሬዚዳንት ነበሩ።"} {"id": "15481", "contents": "ምከረው ምከረው እንቢ ካለህ መከራ ይምከረው የአማርኛ ምሳሌ ነው። አንድን ሰው የሚቻለንን ያክል ብቻ እንድንመክር እና እምቢ ካል ግን በራሱ እንዲማር እንድንተወው የሚመክር ምሳሌ።"} {"id": "15487", "contents": "ሞኝ ሲስቁበት የሳቁለት ይመስለዋል የአማርኛ ምሳሌ ነው። አንድ አንድ ሰወች እራሳቸውን ስለማያውቁ ስለራሳችው ተግባር የመረዳት አቅሙ ያንሳቸዋል። ይህን ጉዳይ በሚገባ የሚገልጽ ምሳሌ።"} {"id": "12007", "contents": "ኅዳር ፳፱ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፹፱ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፪፻፸፯ ቀናት በ ዘመነ ዮሐንስ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፪፻፸፮ ቀናት ይቀራሉ። ፲፱፻፴፬ ዓ/ም - የጃፓን ዓየር ኃይል በሃዋይ የፐርል ሀርበርን ወደብ ባጠቃ በማግሥቱ የአሜሪካ የሕዝብ ምክር ቤት አባላት በጃፓን ላይ የጦርነት አዋጅ አወጁ። ፲፱፻፷፭ ዓ/ም -የኢትዮጵያ አየር መንገድ በረራ ቁጥር ፯መቶ፰ ከአዲስ አበባ ተነስቶ አስመራ፤ አቴና፤ ሮማ እና ፓሪስ ለመሄድ ከነዠበብተኞቹ ዘጠና አራት ሰዎች ጭኖ በተነሳ በአሥራ ሦስት ደቂቃዎች ከመንገደኞቹ መኻል ፭ ወንዶችና ፪ ሴቶች ሽጉጥ መዝዘው በአማርኛ ትዕዛዛቸውን ሲጮኹ የአየር መንገዱ የጸጥታ ሰራተኞች ተኩስ ከፍተው ስድስቱን ጠላፊዎች ሲገድሉ ሰባተኛው በኋላ ሆስፒታል ገብቶ ሞቷል። በተኩሱ ጊዜ ከጠላፊዎቹ አንዱ የያዘውን የእጅ ቦምብ ነቅሎ ሲጥለው ከመንገደኞቹ አንዱ ብድግ አድርጎ ሰው ወደሌለበት ሥፍራ ጥሎት ፈነዳ። ይኽ ፍንዳታ አንድ ሞተር እና የአቅጣጫ መቆጣጠሪያውን ከጥቅም ውጭ ሲያደርገው የአየር ዠበቡን የመንገደኞች ክፍል በጢስ አፍኖት ነበር። ኣብራሪው አየር-ዠበቡን ወደ አዲስ አበባ መልሶ በሰላም አሳርፎታል። ጠላፊዎቹ"} {"id": "12013", "contents": "ክሎድ ለፌቭር (በ ፈረንሳይኛ ፡ Claude Lefèbvre) (1630 - 1667) ፈረንሳዊ ሠዓሊ ነበሩ።"} {"id": "12043", "contents": "1900ዎቹ ዓመተ ምኅረት ከ1900 ዓም ጀምሮ እስከ 1909 ዓም ድረስ ያሉት ዓመታት ናቸው። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "15547", "contents": "ሲጠባ ያደገ ጥጃ ቢይዙት ያጓራል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "15553", "contents": "ሰውየው ውሀ ሲወስደው እኔም ወደ ቆላ እወርዳለሁ ብዬ ነበር አለ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "15559", "contents": "ሰዶ ማሳደድ ቢሻህ ዶሮህን ለቆቅ ለውጥ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "12127", "contents": "ወሎ ዩኒቨርስቲ ኢትዮጵያ ውስጥ በ አማራ ክልል ደሴ ከተማ የሚገኝ 1998 ከተመሰረቱት የሀገሪቱ አዳዲስ ዩኒቨርሲቲዎች አንዱ ነው። ዩኒቨርሲቲው ለመጀመሪያ ጊዜ በ2009 እ.ኤ.አ. በዲግሪ መርሃ ግብር ያስተማራቸውን ተማሪዎች አስመርቋል። (ይህ ትምህርት ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) የ ደሴ ግቢ እና ኮምቦልቻ ግቢ"} {"id": "12157", "contents": ""} {"id": "12271", "contents": "የሀረም ጽሕፈቶች በጥንታዊ ግብፅ መንግሥት ሀረሞች (ፒራሚዶች) ውስጥ፣ በውስጣዊ ግድግዳዎች ላይ የተቀረጹ የሃይሮግሊፍ መዝሙሮች ናቸው። እነዚህ አረመኔ መዝሙሮች ከ2845 ዓክልበ. ግ. ጀመሮ ተጽፈው፣ እስከሚታስብ ድረስ ከዓለሙ መጀመርያው ሃይማኖታዊ ሰነዶች እነዚህ ናቸው። ጽሑፉ ሲተረጐም፣ የ«ሔሩ» ተከታዮች ወገን (ወይም ደቂቃ ሔሩ) በ«ሴት» ተከታዮች ወገን ላይ የፈጸመውን ጨካኝ የጭራቅነት ሥነ ስርዓት የሚመሠክር ነው። በጥንታዊ ግብፅ አፈ ታሪክ ዘንድ፣ ይኸው ሴትና ቄንቲያመንቱ (ዖሴሮስ) ወንድሞች ሲሆኑ፣ ሔሩ የቄንቲያመንቱ ልጅ ነበረ። የጥንቱ መንግሥት ፈርዖኖችም ከሔሩና ከሴት ውኅደት እንደ ተወለዱ ያምኑ ነበር። Wolfgang Kosack: Die altägyptischen Pyramidentexte. In neuer deutscher Uebersetzung; vollständig bearbeitet und herausgegeben von Wolfgang Kosack Christoph Brunner, Berlin 2012, ISBN 978-3-9524018-1-1. ^ The Ancient Egyptian Pyramid Texts ^ Richard H. Wilkinson, The Complete Gods and Goddesses of Ancient Egypt, Thames and Hudson, New York, 2003, p 6"} {"id": "12325", "contents": "ሆሊውድ በአሜሪካ ሎስ አንጀለስ ካሊፎርኒያ ውስጥ የሚገኝ ወረዳ ነው። በኅዳር 2011 ዓም ለ፫ ትውልዳት አያሌ ፊልም የተቀረጸባቸው ሳንታ ሞኒካ ተራሮች በእሳት ቋያ እየተቃጠሉ ነው። የብዙ ዝነኛ ተዋናዮች ቤቶች እንዲሁም ተቃጥለዋል። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "16297", "contents": "ስጦታ የኢትዮጵያ ፊልም ነው። ፊልሙ በሀገሪቱ ሲኒማ ቤቶች ረዥም ጊዜ የቆየ ሲሆን በህዝብ ዘንድ ከፍተኛ ተቀባይነትን አግኝቷል። ሐበሻ ፊልም"} {"id": "16309", "contents": "የበረዶ ዘመን በኢትዮጵያዊያን የተሠራ ፊልም ነው። ፊልሙ በሀገሪቱ ሲኒማ ቤቶች ረዥም ጊዜ የቆየ ሲሆን በህዝብ ዘንድ ከፍተኛ ተቀባይነትን አግኝቷል።"} {"id": "16321", "contents": "መንግሥትና የሕዝብ አስተዳደር በቢትወደድ ገብረ ሕይወት ባይከዳኝ ተጽፎ በ፲፱፻፲፮ ዓ.ም. የታተመ መጽሐፍ ነው። ይህ መጽሐፍ ከመስራት የተነሳ የሰው ልጅ እንዴት ከተፈጥሮ ጥገኝነት ተላቅቆ ከኋላ ቀር አኗኗር ወደ ተሻለ ሕይወት እንደሚለወጥ የሚያስረዳ ሲሆን የዓለም ሕዝቦች የዕውቀታቸውና የሀብታቸው ደረጃ ከፍና ዝቅ ያለ መሆኑ ምክንያቱ ከጦርነት የተነሳ ነው ይላል። ጦርነቱንም የሚነሱ ነገሥታትና አለቆቹ ሁሉ ልባቸው ሀብት እንደፈለጉ አይገልፅም። ነገር ግን ስም ለመፈለግና ለማግኘት ወይም ሀይማኖቱን ለማስፋፋት ወይም የተጠቃውን ለመርዳት አስመስለው ይነሳሉ። የጦርነት ሁሉ ፍፃሜ ምኞት ግን መዝረፍና ማስገበር ነው። ይህንንም ሲሉ ዕውቀታቸው የሰፋ ነገሥታትም ቢሆኑ መዝረፍን አይተዉም። አዘራረፋቸው ግን የዕውቀት አዘራረፍ ነው እያለ በሰፊው ያወሳል። በአክሱም ዘመነ መንግሥት የእስራኤልና የአህዛብ ወገን ተብሎ የሁለት ዓመት ጦርነት በመፍጀቱ የኢትዮጵያ ሕዝብ ከፍ ወዳለው ደረጃ እንዳይደርስ ዋና መሰናክል ሆኗል። ዋጋ ማለት የስራ መለኪያ ነው። ዕውቀት ከጉልበት ይከበራል። ዕውቀት የሌለው ሕዝብ ሁሉ ለብቻው መንግሥት ቢኖረውም ባይኖረውም ዕውቀት ያላቸው ሕዝቦች ይገዙታል። ሰው ሲፈጠር ጌታና ድሀ ሆኖ አልተፈጠረም። ድህነትና ጌትነት የተለየው በሰው ዕውቀት ነው። የሀብት መለኪያ ሥራ ነው። ስለዚህ ሀብት ማለት የተከማቸ ሥራ ማለት ነው። አርነት ያለው ሕዝብ ማለት ዕውነተኛ ትርጉሙ ለብቻው መንግሥት ያለው ማለት ብቻ አይደለም፣ ራሱንም የቻለ ሕዝብ ማለት ነው እንጂ። የኢትዮጵያ ሕዝብ እስከዛሬ ድረስ ገና ራሱን አልቻለም። እስቲ የሰራነውን እንይ እንዴት የተሠራና ማን ያመጣው ነው?"} {"id": "16345", "contents": "ኮርብን ብሉ ሬቨርስ (ፌብሩዋሪ 1989 እ.ኤ.አ. ተወልዶ) አሜሪካዊ ተዋናይ፤ ሞደል፣ ጭፈረኛና ዘፋኝ ነው። በተለይ የሚታወቀው ሓይ ስኩል ሚውዚካል ስለሚባለው ትርዒት ነው። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "51321", "contents": "ሚልክያስ ምናግስ ድጋር"} {"id": "51333", "contents": "ቴሌብር (ላቲን፡ Telebirr፤ እ.ኤ.አ. ግንቦት 11 ቀን 2021 ተጀምሯል) በኢትዮ ቴሌኮም ማለትም በኢትዮጵያ ብቸኛ የቴሌኮሙኒኬሽን እና የኢንተርኔት አገልግሎት አቅራቢ ድርጅት ባለቤትነት የተጀመረው የሞባይል ገንዘብ አገልግሎት ነው። ቴሌብር ያለ ጥሬ ገንዘብ ግብይትን የሚያቀላጥፍ ስርዓት ነው። የኢትዮ ቴሌኮም ደንበኞች በቴሌብር እገዛ ክፍያ መፈጸም ፣ ገንዘብ ማስተላለፍ እና የሞባይል የኋላ አገልግሎት ማግኘት ይችላሉ። ይህም ደንበኞች በሁሉም አውታረመረቦች ላይ ገንዘብ እንዲያስተላልፉ ፣ በዓለም አቀፍ ደረጃ ለሸቀጦች እና አገልግሎቶች እንዲከፍሉ፣ ለትምህርት ቤት ክፍያዎች ፣ ለፍጆታ ክፍያዎች እና ወዘተ በቀላሉ ክፍያ እንዲያደርጉ በእጅጉ ይረዳቸዋል። በተጨማሪም የሞባይል የአየር ሰዓት እና ጥቅልሎችን በቀላሉ እንድገዙም ያስችላቸዋል። አገልግሎቱ ለማንኛውም የኢትዮ ቴሌኮም ደንበኛ ሙሉ በሙሉ ተደራሽ ቢሆንም ተጠቃሚዎቹ አገልግሎቱን ለማግኘት ቴሌብር በተባለው የሞባይል አፕሊኬሽን በኩል ወይም በተፈቀደለት ወኪል ወይም በኢትዮ ቴሌኮም ሱቅ ወይም ያልተዋቀረ ማሟያ አገልግሎት መረጃ (ዩ.ኤስ.ኤስ.ዲ) ማለትም በ *127# በሀገር አቀፍ ደረጃ መመዝገብ አለባቸው። ^ \"Ethio-telecom launches “tele birr”\" (በen-US). ^ \"የኢትዮ ቴሌኮም ‹‹ቴሌብር ›› የገንዘብ ማንቀሳቀሻ አገልግሎት ይፋ ሆነ\" (በam). ^ \"Telebirr to launch in the coming weeks\" (12 ግንቦት 2021). ^ \"Telebirr to transform Ethio Telecom clients’ electronic transactions\" (በen-US)."} {"id": "12493", "contents": "ማግኒዥየም ንጥር ነገር ሲሆን ብርማ ቀለም አለው። ለአሉምንምና ለፎቶ ስራ ይጠቅማል። ከብረት አስተኔ ንጥረ-ነገሮች ሲመደብ ለከርስ መድሃኒት ለማዘጋጀት ይረዳል። የጥንተ፡ንጥር ጥናት (ኬሚስትሪ) በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ ማግኒዥየም የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ። (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "17107", "contents": "በደንባራ በቅሎ ቃጭል ተጨምሮ የአማርኛ ምሳሌ ነው። በእንቅርት ላይ ጆሮ ደግፍ"} {"id": "17119", "contents": "ባለቤቱን ካልናቁ አጥሩን አይነቀንቁ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ነገር መፈለግ ንቀትን ያሳያል"} {"id": "17125", "contents": "ቢደፏት ቂጥ የላት ቢገለብጧት ጡት የላት የአማርኛ ምሳሌ ነው። እምብዛም ቅርጽ የሌላትን ሴት ለመግለጽ"} {"id": "16471", "contents": "ጎልጎታ በአዲስ ኪዳን ወንጌሎች መሰረት በኢየሩሳሌም አካባቢ ኢየሱስ ክርስቶስ የተሰቀለበት ቦታ ስም ነው። ይህ ቦታ በዮሐንስ 19፡20 «ለከተማ ቅርብ ነበረ» ሲባል እንዲሁም በዕብራውያን 13፡12 «ከበር ውጭ» መሆኑን ይመሰክራል። በአራቱ ወንጌሎች ሁሉ ስለ ስፍራው ተመሳሳይ ታሪክ አለ፦ ማቴዎስ 27፡33፦ ትርጓሜው የራስ ቅል ስፍራ ወደሚሆን ጎልጎታ ወደሚባለው ስፍራ በደረሱ ጊዜም፥ ማርቆስ 15፡22፦ ትርጓሜውም የራስ ቅል ስፍራ ወደሚሆን ጎልጎታ ወደ ተባለ ስፍራ ወሰዱት። ሉቃስ 23፡33፦ ቀራንዮም ወደሚባል ስፍራ በደረሱ ጊዜ፥ በዚያ እርሱን ክፉ አድራጊዎቹንም አንዱን በቀኝ ሁለተኛውንም በግራ ሰቀሉ። ዮሐንስ 19፡17፦ ኢየሱስንም ይዘው ወሰዱት፤ መስቀሉንም ተሸክሞ በዕብራይስጥ ጎልጎታ ወደ ተባለው የራስ ቅል ስፍራ ወደሚሉት ወጣ። በሉቃስ ወንጌል ያለው ስም ቀራንዮም ከግሪኩ ቃል Κρανίον /ክራኒዮን/ (የራስ ቅል) ደረሰ። ነገር ግን «ጎልጎታ» (Γολγοθα) የሚለው ስም ዕብራይስጥ ሳይሆን የአራማያ ቃል גלגלתא /ጉልጋልታእ/ (የራስ ቅል) ይመስላል። አዲስ ኪዳን ከኢየሩሳሌም በር ውጭ እንደ ነበር ምንም ቢገልጽም፣ በ317 ዓ.ም. የሮሜ ንጉሥ ቆስጠንጢኖስ እናት ቅድስት ሄሌና ወደ ከተማው ሄዳ፣ የዛኔ በከተማው ውስጥ የአረመኔ ጣኦት ቤተ መቅደስ በሆነበት ስፍራ ጎልጎታን እንዳገኘች ገመተች። ከዚያ ጀምሮ ሄሌና ያገኘችው ኮረብታ እንደ «ጎልጎታ» ሆኖ ከብሯል። ይህ ቦታ ከደብረ ጽዮን (ከሰሎሞን ቤተ መቅደስ) ወደ ምዕራብ ቢገኝ፣ በዚያ ዘመን የኖረው ክርስቲያን ጸሐፊ አውሳብዮስ ግን ጎልጎታ ከደብረ ጽዮን ወደ ስሜን ይገኛል ብሎ ጻፈ። ስለዚህ ሄሌና ያመለከተችው ኮረብታ በእውኑ ጎልጎታ መሆኑ አጠያያቂ ሆኗል። ከዚህ በላይ ከኢየሩሳሌም በር ውጭ ወደ ስሜን በኩል ሌላ ኮረብታ «የራስ ቅል ኮረብታ» ይባላል፤ ይህም ኮረብታ የጭንቅላት ቅርጽ አለው። ስለዚህ ከ19ኛው ክፍለ ዘመን ጀምሮ ያው ወደ ስሜን የሚሆነው ኮረብታ በእውነት ጎልጎታ ነው ያሚያስቡ ጥቂቶች አይደሉም። በአንዳንድ ጥንታዊ መጻሕፍት ልማድ ዘንድ፣ ሴምና መልከ ጼዴቅ ወደ አራራት ሔደው የአዳምን ሬሳ ከኖህ መርከብ አወጡት። ከዚያ በሗላ፣ በመላዕክት ዕርዳታ ወደ ኢየሩስሌም ዞረው በጎልጎታ ኮረብታ ውስጥ አቀበሩት። በዚሁ ልማድ፣ ይህ ኮረብታ በአለም መካከል እንደሚቀመጥ ይባላል። በተጨማሪ፣ እግዚአብሔር አዳምንና ሕይዋንን ከኤደን ገነት ከጣላቸው በኋላ፣ የእባቡን ራስ ጨመቀውና በዚያው ኮረብታ ውስጥ ደግሞ እንደሚገኝ ይባላል። ^ አውሳብዮስ፣ ኦኖማስቲኮን 365."} {"id": "15685", "contents": "ኩንግ-ፉ (ቻይንኛ፦ ጎንግፉ) በቻይና ሀገር የሚያስተምሩ የትግል (ቡጢ) ሙያ ማለት ነው። በትክክለኛ ቻይንኛ ይህ የቡቅሻ ትግል ዉሹ ሲባል፣ የ«ኩንግፉ» ትርጉም በትክክል የማናቸውም አይነት ሙያ ወይም መልመጃ ነው። ለምሳሌ፣ «ኮንግ-ፉ ቻ» ማለት በሻይ (ቻ) ሥነ ሥርዓት ያለው ሙያ ማለት ነው። ከ1960ዎቹ ጀምሮ ግን የቻይና ቡቅሻ በተለይ በእንግሊዝኛ ኩንግ-ፉ ተብሏል። ከሥነ-ፍጥረት እነዚህ እንስሳት ስለ ቡጢ ዘዴያቸው እንደ ምሳሌዎች ይወሰዳሉ፦ እባብ - ለፍጥነት - ጣቶቹ አንድላይ ነብር - ለግፊት - ጣቶቹ እንደ ነብር ጥፍሮች ግስላ - ለምታት - ጣቶቹ በዓጽቆች ጐብጠው ሽመላ እና ሸማ አልብስ - ለመውጋት - ጣቶቹ ከአውራ ጣት ጋር ዝንጀሮ - ለደመ ነፍስ (ይህ ባሕል ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "15697", "contents": "ካርል ፍሪድሪች ጋውስ (30 ሚያዚያ 1777 - 23 የካቲት 1855) የጀርመን አገር ዋና ታዋቂ እንዲሁም በብዙወች ዘንድ የአለም አንደኛ ሂሳብ ፈልሳፊ በመባል የሚታወቅ የጎቲጄን ከተማ ዜጋ ነበር። ጋውስ በሂወት ዘመኑ ለብዙ የዕውቀት ዘርፎች አስተዋጾ አበርክቷል ነገር ግን የሱ ዋና ዋና ስራወች በሥነ ፈለክ በሥነ ቁጥር ጥናቶች ላይ ነበር። አፈ ታሪክ ይሁን እውነተኛ ታሪክ ስለ ጋውስ የሚነገር ዝና አለ። የአንደኛ ደረጃ ክፍል ተማሪ እያለ አስተማሪያቸው ጊዜ ለማሳለፊያ ከ1 እስከ 100 ያሉትን ቁጥሮች ተማሪወቹ እንዲደምሩ የክፍል ስራ ሰጣቸው። ጋውስ ግን በፍጥነት እንዲህ ሲል ድምሩን ሊያገኝ ቻለ: 1 + 100 = 101, 2 + 99 = 101, 3 + 98 = 101, ወዘተ... እንዲህ አይነት 50 ጥንዶችች በፍጠር, አጠቃላይ ድምሩ 50 × 101 = 5,050 መሆኑን ተገነዘበ። ይህ ዘዴ ባሁኑ ዘመን በዚህ መልኩ 1 2 ∗ ( n ∗ ( n + 1 ) ) {\\displaystyle {\\frac {1}{2}}*(n*(n+1))} . ባጠቃላይ መልኩ ከ 1 እስከ n ያሉ ቁጥሮችን በፍጥነት ለመደመር ይረዳል፡ እዚህ ላይ \"ን\" ማናቸውንም ከ1 በላይ የሆነ መቁጠሪያ ቁጥር ይወክላል። Disquisitiones Arithmeticae የሚባለውን የሥነ-ቁጥር መጽሃፍ በ21 አመቱ ለህትመት አበቃ። በዚህ መጽሃፉ ለዘመናዊ ሂሳብ ጥናት መሰረት የሆኑትን ቁልፍ ሃሳቦች ጥርጥር ውስጥ ሊወድቁ በማይችሉ መልኩ አቀረበ።"} {"id": "16579", "contents": "ቀንድ ውስጥ ገብቶ ጅራት አይቀርም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ቀንድ እገባበት ጅራት አይቀርም"} {"id": "16585", "contents": "ቀይ እንደበርበሬ ጥሩ እንደ ብርሌ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "16597", "contents": "ቁመህ ተናገር ዙረህ ተመካከር የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "16603", "contents": "ቁም ነገር ይዞ ተረት ቂም ይዞ ጸሎት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሁለቱም ጥሩ አይደሉም"} {"id": "19465", "contents": "ቪስቱላ ወንዝ በአውሮፓ ውስጥ የሚገኝ ታላቅ ወንዝ ነው። ይህ ወንዝ 1,047 ኪ.ሜ. ያህል የሚረዝም ሲሆን ዓለማችን ከሚገኙ ወንዞች 166ኛ ረዥሙ ወንዝ ነው። ወንዙ በዚህ ርዝመቱ ፖላንድ ውስጥ 194,424 ኪ.ሜ. ካሬ ያህል ስፋት ያካልላል። ይህንን ያህል ርዝመት እና ስፋት በሀገሪቱ ላይ ካካለለ በኋላ የወንዙ መዳረሻ ባልቲክ ባህር ነው።"} {"id": "16627", "contents": "አጥር በግንባታ ስራ ውስጥ በቤት ወይም በሌላ ንብረት ዙሪያ እንደ በጠበቂያ ወይንም የድንበር ወሰንነት የሚያገለግል መዋቅር ነው። ይህ ይህ መዋቅር ከእንጨት የሚሰራ ከሆነ በሚስማር ወይንም ሌላ ማያያዣ (ገመድ ሊሆን ይችላል) እየተያያዘ እንዲቆም ይደረጋል። ነገር ግን መዋቅሩ እንደ ቆርቆሮ፣ ጎማ፣ ግንብ እንዲሁም ሽቦ የመሰሉ የተለያዩ የግንባታ ግብአቶች ሊሰራ ይችላል።"} {"id": "16645", "contents": "አጼ በእደ ማርያም በ፲፬፻፵ ዓ.ም ደብረ ብርሃን ከአባታቸው አጼ ዘርአ ያዕቆብና እናታቸው ጺዮን ምገሴ ተወልደው ከነሐሴ ፳፮፣ ፲፬፻፷ ዓ/ም - ኅዳር ፲፣ ፲፬፻፸ ዓ/ም የነገሡ የስሎሞናዊው ሥርወ መንግሥት አባል ናቸው። ዓፄ በእደ ማርያም፤ በተወለዱ በ ሠላሳ ዓመታቸው፤ በነገሡ በአሥር ዓመታቸው ባልታወቀ ህመም ሞቱ። ንጉሠ ነገሥት በእደ ማርያም ከላንቶ ይባል የነበረውን አገር አትሮንስ ማርያም ብለው ሰይመው፣ ቤተ ክርስቲያንም አሠርተው የማርያምን ታቦት አስገቡ። በዚህም ቤተ ክርስቲያን ውስጥ ኒኮሎ ብራንካሌዮን በተባለ የቬኒስ ሰዓሊ የድንግል ማርያምና የሕጻኑ ልጇ ኢየሱስ ክርስቶስ ምስል አስለው ነበር። ^ መሪራስ ኤ. ኤም በላይ፣ “የጥንቷ የኢትዮጵያ ትንሣኤ ታሪክ”፣ ገጽ 249 - 257"} {"id": "19555", "contents": "ነገር በዋና ሜዳ በእረና የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "15841", "contents": "ቀዳማዊ ዓፄ ኢያሱ ከሐምሌ ፲፭ ቀን ፲፮፻፸፬ እስከ ጥቅምት ፭ ቀን ፲፮፺፱ ዓ.ም. የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት ነበሩ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "16705", "contents": "ቅርብ ያለ ጠበል ልጥ ይነከርበታል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ነብይ ባገሩ አይከበርም"} {"id": "16711", "contents": "ቅቤና ቅልጥም ወዴት ግጥምጥም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "16717", "contents": "ቅናት ጥናት አይገኝም ከናት ካባት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "52275", "contents": "የሪፐብሊካን ዘበኛ በኢትዮጵያ መከላከያ ሚኒስቴር ውስጥ የሚገኝ የኢትዮጵያ ፌዴራል ህግ አስከባሪ ኤጀንሲ ሲሆን ከፍተኛ የካቢኔ አባላትን መንግስት እና ከፍተኛ ወታደራዊ ባለስልጣናትን በሀገሪቱ ውስጥ ጥበቃ በማድረግ ላይ ያተኮረ ነው። የሀገሪቱ ጠቅላይ ሚኒስትር፣ ቀዳማዊት እመቤት፣ ፕሬዝዳንት፣ ሚኒስትሮች እና ጄኔራሎች እና የሀገሪቱ ከፍተኛ የፌደራል ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎችን ይጠብቃል። የሪፐብሊካኑ ዘበኛ ለ 2019 140 ሚሊዮን ብር በጀት ነበረው ። ጥበቃው ከፍተኛ ባለስልጣናትን ከመጠበቅ በተጨማሪ ለከፍተኛ አደጋ ተጋላጭ ለሆኑ ቦታዎች ጥበቃ ያደርጋል እና ሌሎች ኤጀንሲዎች እርዳታ በሚፈልጉበት ጊዜ የሁከት ፖሊስ አላቸው ። ከፍተኛ ስጋት በሚፈጠርባቸው ቦታዎች እና ጊዜያት ከሚታየው ጥበቃ ተልእኳቸው ውጭ ልዩ ስራዎችን ያካሂዳሉ። በመተዳደሪያ ደንብ ቁጥር 426-2018 \"የጠባቂው አካል የሚከተሉትን ስልጣኖች እና ተግባሮች ይኖሩታል፡ የአሰራር ሂደቶችን እና ደረጃዎችን አዘጋጅቶ ማቅረብ እና በጠቅላይ ሚኒስትሩ ሲፀድቅ ተግባራዊ ማድረግ፣ አዘጋጅቶ ለጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ማቅረብ ከ የሰው ሃይል ቅጥር፣ ስልጠና፣ ወቅታዊ ግምገማ፣ ሽግግር እና ማባረር እና ሲፀድቅ ተግባራዊ ማድረግ፣ ከሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ እና ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመቀናጀት ተገቢውን የሰው ሃይል በመመልመል፣ በማሰልጠን፣ በመቅጠር እና በማሰማራት በቁሳቁስ፣ በተሽከርካሪዎች፣ በመሳሪያዎች እና ተገቢ ቴክኖሎጂዎችን በማስታጠቅ እራሱን በማስታጠቅ እና በመተግበር ላይ ይገኛል። ዓለም አቀፍ ደረጃዎችን ማክበር እና ለተልዕኮው አፈጻጸም አስፈላጊ የሆነው፣ የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (4) እንደተጠበቀ ሆኖ፣ አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ ከሌሎች አካላት ተገቢውን ጊዜያዊ ድጋፍ መጠየቅና ማግኘት፣ የጠቅላይ ሚኒስትሩን እና የቤተሰባቸውን አባላት ደህንነት ማረጋገጥ፣ የዚህ አንቀፅ ንዑስ አንቀጽ (6) እንደተጠበቀ ሆኖ የአገር ርዕሰ መስተዳድርና ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና ቤተሰባቸው አባላት ጥበቃው ለተሰናባቹ ጠቅላይ ሚኒስትሮች እና ቤተሰባቸው፣ ተሰናባቹ ርዕሰ መስተዳድር እና ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና ቤተሰቦቻቸው፣ እና በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የተሾሙትን አይጨምርም። ለሚጎበኙ የውጭ አገር ርዕሰ መስተዳድሮች፣ የዓለም አቀፍ ድርጅቶች ኃላፊዎች እና እንደዚህ ዓይነት ደረጃ ያላቸው ግለሰቦች ጥበቃ ማድረግ;"} {"id": "19951", "contents": "ደንቀዝ በጣዳ ወረዳ ፣ ከጎንደር ከተማ በስተ ደቡብ ምስራቅ 30 ኪሎ ሜትር ርቆ የሚገኝ የጥንቱ ኢትዮጵያ ዋና ከተማ ነበር። አጼ ዘድንግል የመንግስታቸውን ማዕከል ያቋቋሙት እዚህ ቦታ ንበር። አጼ ሱሰንዮስ ቤተ መንግስታቸውን በ1610 ዓ.ም. በዚሁ በደንቀዝ የመሰረቱ ሲሆን፣ በአሁኑ ወቅት በኒሁ ንጉስ ዘመን መጨረሻ የተገነባ ግምብ እና የካቶሊክ ካቴድራል ፍራሾች በቦታቸው ይገኛሉ። ቤተ መንግስቱ ተሰርቶ ያለቀው በ1622ዓ.ም. ነበር። እንደ የአጼ ሱሰንዮስ ዜና መዋዕል አገላለጽ ደንቀዝ ከተማ ብቻ ሳይሆን የንጉሱ ግዛት መዲና ነበር። በዘመኑ ወደ50፣000 ህዝብ በከተማው ይኖር እንደነበር የፖርቱጋሉ ማኑኤል አልሜዳ በተዘዋዋሪ አሳይቷል። ግምቦቹ የትም አገር ድንቅ ሊባሉ የሚችሉ እንደነበሩ ይሄው አልሜዳ ሳይዘግብ አላለፈም። የደንቀዝ ቤተ መንግስት ከኮረብታ ላይ የተቀመጠ ሲሆን በስሩ የገዳም ጊዮርጊስ ሸለቆን ያማትራል። በግምቡ ውስጥ ወለል ላይ የተሳሉት ምስሎች አሁን ድረስ ይታያሉ፣ የፈረሱት ክፍሎች መስኮቶች በቅምብብ (አርች) የተሰሩ መሆናቸውን አሁን ድረስ ማየት ይቻላል። የግምቡ ጢስ መውጫ ቺምኔ እና ከግድግዳው ላይ የተሰሩት ዕቃ መደርደሪያወች ተለይተው ይታያሉ። የግምቡ ውጫዊ ክፍል የዝናብ ውሃን ማጠራቀሚያ ልዩ ስልት እንዳለው ማስተዋል ይቻላል። የግምቡ አሸንዳ መሬት ውስጥ ወደተቀበረ ውሃ ማጠራቀሚያ (14ሜትር ርዝመት በ5.5ሜተር ወርድና በ8.5ሜትር ጥልቀት) ያመራል። የግንቡ ቅምብብ ጣሪያም ሳይፈርስ አሁን ድረስ አለ። የደንቀዝ ካቴድራል በአንጻሩ ስራው የተጀመረው በ1620 ሲሆን በዚህ ወቅት ጀሱይቶች በንጉሱ ዘንድ ከፍተኛ ተሰሚነት ነበራቸው። የካቴድራሉ ፍራሽ ከቤተመንግስቱ ፍራሽ 300ሜተር በስተ ደቡብ ሲገኝ የአውሮፓ ካቶሊክ ካቴድራሎችን ቅርጽ ይይዛል። 27ሜትር የሚለካው የካቴድራሉ ጣሪያ ድሮ ገና የፈረሰ ነበር። በምዕራብ በኩል ያሉት ደጋፊ ቅምበቦቹ ግን አሁን ድረስ ጸንተው ይታያሉ። እንደ ሱሰንዮስ ዜና መዋዕል፣ የቤተ መንግስቱ ግምብ የተሰራው በባንያዊው አናጢ አብድል ከሪም እና ግብጻዊው የሰራተኞች አዛዥ ፀደቃ ንስረኒ ነበር። ካቴድራሉን ለማሰራት የጀስዩቱ ጳጳስ አልፎንሶ ሜንዴዝ ሰራተኞችን ከህንድ አገር እንዳስመጣ ይጠቀሳል። ^ Historia de Etiopía a Alta ou Abassia ^ የአጼ ሱሰንዮስ ዜና መዋዕል"} {"id": "19999", "contents": "*ግምጃ ቤት ማርያም *ፋሲል መዋኛ *ፋሲል ቤተክርስቲያን *ድልድይ *ቋል (ጋብቻ)ቤት *እልፍኝ ጊዮርጊስ *አጣጣሚ ሚካኤል *የፈረሰኞች አለቃ ቤት *ራስ ግምብ ምንትዋብ ግምብ* በካፋ ግምብ * *ፈረስ ቤት ፋሲል ግምብ* አዋጅ መንገሪያ* ክረምት ቤት* *ዳዊት ፫ ዙፋን ቤት *አምበሶች ቤት *ዮሐንስ ጽሕፈት ቤት *ዮሐንስ ቤተመጻሕፍት *አዋጅ ነጋሪ *ጃን ተከል ዋርካ *ትንሹ የፋሲል ግምብ ታላቁ እያሱ (ኮርቻ)ግምብ * *ሰሜን አደባባይ ተክለ ሃይማኖት ፋሲል ግምብ ፋሲል ግቢ ውስጥ ካሉት ግምቦች ትልቁና ቀደምቱ ነው። አጼ ፋሲለደስ የአገሪቱ መዲናን ከቦታ ቦታ መዛወር በመሰልቸት በመጨረሻ ጎንደር ከተማ ላይ የረጋ ማዕከል በ1628ዓ.ም. አቋቋሙ። በ1640ወቹ መጀመሪያ ፋሲል ግምብን በከተማው ማዕከል አሰርተው አስጨረሱ። ፋሲል፣ ከዚህ በተጨማሪ ሌሎች ግምቦችንና ከ7 የማያንሱ ቤተክርስቲያኖችን እንዲሁም 7 ድልድዮችንና የአክሱም ጽዮንን ግንብ አሰርተዋል። ፋሲል ግምብ ፋሲል ግቢ ውስጥ በስተ ደቡብ የተቀመጠ ሲሆን ሁለት ፎቅና 123 ደረጃዎች አሉት። ከጣሪያው ላይ ባለው መመልከቻ በረንዳ እስከ ጣና ሐይቅ ድረስ መመልከት ይቻላል። በውስጡ 20 ክፍሎች ሲኖሩት ከላይ የሚገኙት ክብ ክፍሎች ለጸሎትና መሰል የሃይማኖት ስራዎች ይጠቅም ነበር። ከላይ ያለው ጠፍጣፋው ክፍል ንጉሱ ለህዝቡ የሚናገሩበት ነበር፡"} {"id": "16927", "contents": "ፈረስ ጥሎ ይደነግጣል አህያ ጥሎ ይረግጣል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20749", "contents": "ወጥን ማን ያውቃል ቢሉ ቀላዋጭ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ወጥን ማን ያውቃል ቢሉ ቀላዋጭ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "19891", "contents": "ታስሮ ከመማቀቅ ይሻላል መጠንቀቅ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ታሞ ከመማቀቅ ይሻላል መጠንቀቅ ከሚለው የተወሰደ"} {"id": "19897", "contents": "ዜሮ ወይንም 0 ወይንም ፨ በቁጥር ጽሕፈት ወቅት የባዶነት ማመላከቻ ምልክት ነው። ዜሮ በራሱም ቁጥር ሲሆንም ያንድን መለኪያ ባዶነት ያመለክታል። ለምሳሌ የባዶ ስብስብ አባላት ቁጥር ዜሮ ነው እንላለን። የዜሮ ፅንሰ ሐሳብ በባቢሎኒያኖች የፈለቀ ሲሆን ይኼውም በ3ኛው ክፍለ ዘመን ዓክልበ. ነበር። ሆኖም ባቢሎኒያኖቹ ዜሮን እኛ እንደምንጠቀምበት ሳይሆን እንደ ቦታ ያዢ ምልክት ነበር የጠቀሙበት። ለምሳሌ 304፣ ወይንም 450 ሲጽፉ፣ 0 እዚህ ላይ የቁጥር አለመኖርንና ቦታ መያዝን ብቻ ያመላክታል። ዜሮን እኛ በምንጠቀምበት መልኩ የተጠቀሙት ህንዶች ሲሆኑ ይሄውም ቢያንስ ከ620 ዓ.ም. ጀምሮ ነበረ። ለህንዶች፣ ዜሮ ቦታ መያዣ ምልክት ብቻ ሳይሆን፣ እራሱን የቻለ ቁጥር ሲሆን ለስሌት የሚረዳ ነበር። በህንዶች ዘንድ 0 ለመደመር፣ ለመቀነስ፣ ለማካፈልና ለማባዛት ግልጋሎት ይውል ነበር። ከ768 ዓም ጀምሮ አረቦች ከህንዶች የዚህን ቁጥር ጥበብ በመቅሰም ለአዲሱ ቁጥር ስፍር صفر የሚል ስያሜ ሰጡት። ትርጓሜውም ባዶ ማለት ነበር። የአረብ ሊቃውንት ከአውሮፓ ሊቃውንት በነዚህ ፪ መቶ አመታት በዜሮ (0) ጥቅም ቅድምትነታቸው ምክንያት፣ በሥነ ቁጥር ብቻ ሳይሆን በሌሎች ሳይንስ ዘርፎች ሥነ ቁጥሮች በመቀለላቸው በኩል፣ ለጊዜው የአረብ አለም ሊቃውንት በይበልጥ ለመግፋት ቻሉ። ከዚያ ቁጥሩ መጀመርያ በአውሮፓዊ መጽሐፍ የተጠቀሰው በ968 ዓም ነበር። ከአረቦቹ ይህን ቁጥር የቀሰመው ጣሊያኑ ፊቦናቺ «ስፍር» የሚለውን ወደ ዜፊሮ በመቀየር የቁጥሩ ጥቅም በተለይ በ12ኛው ክፍለ ዘመን ዓ.ም. አውሮጳ እንዲስፋፋ ሆነ። በኋላም በእንግሊዝኛ «ዜፊሮ» ወደ «ዜሮ» ተለውጦ ስሙ በዚህ ረጋ። ዜሮ ተካፋይ ቁጥር ነው። ዜሮ ፖዚቲቭ ሆነ ነጌቲቭ አይደለም። መደመር: x + 0 = 0 + x = x."} {"id": "20131", "contents": "ትንሽ ሽሮ ባገኝ ጨው የለኝም እንጂ ተበድሬ ወጥ እሰራ ነበር የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20137", "contents": "ታዳጊ ያለው በግ ላቱን በውጭ ያሳድራል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20143", "contents": "ትልቁ አሳ ትንሹን አሳ ይውጣል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21487", "contents": "የጨርቅ ነጩ የበራ ልጩ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የጨርቅ ነጩ የበራ ልጩ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20155", "contents": "ትሻልን ትቼ ትብስን አገባሁ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20167", "contents": "ነገር ነገርን ያነሳል ጥጋብ ሞትን ያስረሳል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "52407", "contents": "ባሻር ሃፌዝ አል-አሳድ (እ.ኤ.አ. መስከረም 11 ቀን 1965 ተወለደ) ከጁላይ 17 ቀን 2000 ጀምሮ የሶሪያ 19ኛው የሶሪያ ፕሬዝዳንት የሆነ የሶሪያ ፖለቲከኛ ነው። በተጨማሪም እሱ የሶሪያ ጦር ኃይሎች ዋና አዛዥ እና ፀሃፊ ነው። - የዓረብ ሶሻሊስት ባአት ፓርቲ ማዕከላዊ ዕዝ ጀነራል ። አባቱ ሃፌዝ አል አሳድ ከ 1971 እስከ 2000 ድረስ ሲያገለግል የሶሪያ ፕሬዝዳንት ነበር ። በደማስቆ ተወልዶ ያደገው በሽር አል አሳድ ከደማስቆ ዩኒቨርሲቲ የሕክምና ትምህርት ቤት በ1988 ተመርቆ በሶሪያ ጦር ውስጥ በዶክተርነት መሥራት ጀመረ። ከአራት ዓመታት በኋላ በለንደን በሚገኘው የዌስተርን ዓይን ሆስፒታል የድህረ ምረቃ ትምህርትን በዐይን ህክምና ተምሯል። እ.ኤ.አ. በ1994፣ ታላቅ ወንድሙ ባሴል በመኪና አደጋ ከሞተ በኋላ፣ ባሻር የባስልን አልጋ ወራሽነት ሚና ለመረከብ ወደ ሶሪያ ተጠራ። እ.ኤ.አ. በ1998 በሊባኖስ የሶሪያን ወታደራዊ ይዞታ በመምራት ወደ ወታደራዊ አካዳሚ ገባ። የፖለቲካ ሳይንቲስቶች የሶሪያን የአሳድ ቤተሰብ አገዛዝ እንደ ግላዊ አምባገነናዊ አገዛዝ ገልጸውታል። በ2000 እና 2007 ምርጫዎች 97.29% እና 97.6% ድጋፍ አግኝቻለሁ። እ.ኤ.አ. ጁላይ 16 ቀን 2014 አሳድ ሌላ ምርጫ 88.7% ድምጽ ከሰጠ በኋላ ለሌላ ሰባት ዓመታት ቃለ መሃላ ፈጸመ። ምርጫው የተካሄደው በሶሪያ መንግስት በተቆጣጠራቸው አካባቢዎች ብቻ ሲሆን በተባበሩት መንግስታት ድርጅት ተቃውሞ ቀርቦበታል። አሳድ እ.ኤ.አ. በ2021 ከ95% በላይ ድምጽ በማግኘት ሌላ ዴሞክራሲያዊ ያልሆነ ብሄራዊ ምርጫ በድጋሚ ተመርጧል። በእርሳቸው አመራር ጊዜ ሁሉ የሰብአዊ መብት ተሟጋች ድርጅቶች የሶሪያን የሰብአዊ መብት ሁኔታ ድሃ አድርገው ይገልጹታል። የአሳድ መንግስት ራሱን ሴኩላር ነው ሲል ሲገልጽ አንዳንድ የፖለቲካ ሳይንቲስቶች ግን አገዛዙ በሀገሪቱ ያለውን የኑፋቄ ግጭት እንደሚጠቀም ይጽፋሉ። በአንድ ወቅት በብዙ ግዛቶች የለውጥ አራማጅ ሆነው ይታዩ የነበሩት አሜሪካ፣ የአውሮፓ ህብረት እና አብዛኛው የአረብ ሊግ አሳድ በ2011 በአረብ ጸደይ ተቃዋሚዎች ላይ የሃይል እርምጃ እንዲወስድ ካዘዘ በኋላ ከፕሬዚዳንትነት ስልጣን እንዲለቁ ጠይቀው ነበር፣ ይህም ወደ ሶሪያ እንዲመራ አድርጓል። የእርስ በእርስ ጦርነት."} {"id": "22249", "contents": "ጅብ ውሀ ሲጠጣ ታች ያለችውን አህያ አታደፍርሽብኝ አለ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ጅብ ውሀ ሲጠጣ ታች ያለችውን አህያ አታደፍርሽብኝ አለ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20413", "contents": "እንጀራ ያለው ክቡድ እንጀራ የሌለው እብድ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "3838", "contents": "ሊጉርኛ (Lìgure) የሮማንስ ቋንቋዎች ቤተሠብ አባል ሲሆን በተለይ በስሜን-ምዕራብ ኢጣልያ የሚገኝ ቀበሌኛ ነው። 500,000 የሚያሕሉ ተናጋሪዎች አሉት። ከጣልያ ውጭ ደግሞ ተመሳሳይ ቀበሌኞች በጎረቤት ክፍሎች ከፈረንሣይና ከሞናኮ እንዲሁም በኮርሲካ ደሴትና ሳርዲኒያ ደሴት ይገኛሉ። በላቲን ፊደላት ይጻፋል። 6 አናባቢዎች: a, e, i, o, u, y 18 ተናባቢዎች: b, c, ç, d, f, g, h, l, m, n, p, q, r, s, t, v, x, z. (Grafîa Ofiçiâ - መደበኛ አጻጻፍ) o méi ኡ መይ: ቱፋሕ (አፕል / ፖም) o çetrón ኡ ሰትሩን: ብርቱካን o fîgo ኡ ፊጉ: በለስ o pèrsego ኡ ፔርሰጉ: ኮክ o rîbes ኡ ሪበስ: ዘቢብ o meréllo / o mêlo ኡ መሉ: እንጆሪ l'ûga ሉውጋ: ወይን arvî አርቪ: መክፈት serâ ሰራ: መዝጋት ciæo ኡ ቼው: ብርሃን a cà አ ካ: ቤት l'êuvo ሎውቩ: ዕንቁላል l'éuggio ሎጅዩ: ዓይን a bócca አ ቡካ: አፍ a tésta አ ቴስታ: ራስ a schénn-a አ ስኬና: ጀርባ o bràsso ኡ ብራሱ: እጅ a gànba አ ጋምባ: እግር o cheu ኡ ኮው: ልብ የሊጉርኛ ውክፔዲያ አለ!"} {"id": "3910", "contents": "ፋሮ ደሴቶች የዴንማርክ ግዛት ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "44371", "contents": "ኪሱራ የሱመር ጥንታዊ ከተማ ነበር። ዛሬው ሥፍራው ተል አቡ ሃታብ ተብሎ በዘመናዊው አገር ኢራቅ ውስጥ ይገኛል። ይህ ቦታ በሥነ ቅርስ መርማሪዎች ተቆፍሮ ብዙ ጽላቶች ተገኙበት። በ1850 ዓክልበ. ግድም ንጉሥ ኢቱር-ሻማሽ ከኢሲን መንግሥት ነጻነት ለከተማው ለኪሱራ መሠረተ። እንደ አገሩ ልማድ ለግዛቱ የራሱን የዓመት ስሞች አወጡ። በ1836 ዓክልበ. ግድም ተከታዩ ማናማልቴል ሆነ፤ እሱም የባቢሎን መጀምርያ ንጉሥ ሱሙ-አቡም እስከ ተነሣ ድረስ እስከ 1805 ዓክልበ. ድረስ በኪሱራ ነገሠ። በ1776 ዓክልበ. የኢሲን ንጉሥ ኤራ-ኢሚቲ ኪሱራን ያዘ። በ1715 ዓክልበ. ደግሞ የላርሳ ንጉሥ ሪም-ሲን ኪሱራን ወደ ግዛቱ ጨመረው። በ1650 ዓክልበ. የባቢሎን ንጉሥ ሳምሱ-ኢሉና ኪሱራን አጠፋ። ኢቱር-ሻማሽ 1850-1836 ዓክልበ. ግድም ማናማልቴል 1836-1805 ዓክልበ. ግድም ሻራሥዩሩም 1805-1803 ዓክልበ. ግድም ኡባያ 1803- 1797 ዓክልበ. ግድም ዚክሩም 1797-1788 ዓክልበ. ግድም ቡር-ሲን (የኢሲን ንጉሥ) 1788-1785 ዓክልበ. ግድም ኢቢ-ሻማሽ 1785-1776 ዓክልበ. ግድም"} {"id": "38131", "contents": "ዉሃን (ቻይንኛ፦ 武汉) የቻይና ከተማ ነው። የከተማው ግድግዶች የተሠሩ በ215 ዓ.ም. ነበር። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "38443", "contents": "ሞፕሶስ በጥንታዊ ግሪክኛ አፈታሪክ የሚገኝ ስም ነው። በዲዮዶሮስ ሲኩሉስ ዘንድ በድሮው ዘመን በሊኩርጉስ (የጥራክያ ንጉሥ) መንግሥት ውስጥ ሞፕሶስ አለቃ ሲሆን ሊኩርጉስ በቅያሜ ከጥራክያ አባረረው። ያንጊዜ ደግሞ የእስኩቴስ አለቃ ሲፑሉስን አባረረው። ከጊዜ በኋላ ግን የአማዞኖች ሥራዊት ንግሥት ሚሪና ከሊብያ አንሥታ በእስያ (ሶርያና ታናሹ እስያ) ዘምታ ወደ አውሮፓ ተሻገረችና ጥራክያን ወረረች። በዚያን ጊዜ ሞፕሶስና ሲፑሉስ ከስደት ተመልሰው ከነወገኖቻቸው አማዞኖቹን በውግያ አሸነፉዋቸው፤ ሚሪናም ተገደለች። የቀሩት አማዞኖች አውሮፓን ትተው ሞፕሱስና ሲፑሉስ ተከተሉዋቸውና እስከ ሶርያ ድረስ አገሩን አቀኑ። በአንዳንድ ምንጭ ሞፕሱስ (ወይም ደግሞ ሞክሱስ) በኪልቅያ ሥርወ መንግሥት መሠረተ። በሌላ አፈ ታሪክ ዘንድ ሞፕሱስ ንግርተኛ ሆኖ ከአርጎናውቶች ጋር ወደ ኮልቂስ (የዛሬው ጂዮርጂያ) በጀብዱ ሄደ። ወደ ግሪክ አገር ሳይመለሱ በሊብያ ከሜዱሳ ጋራ ሲታገሉ ሞፕሶስ በእፉኝት ተነከሰና ሞተ።"} {"id": "4300", "contents": "1 January 2012 - 10 September 2012 እ.ኤ.ኣ. = 2004 ዓ.ም. 11 September 2012 - 31 December 2012 እ.ኤ.ኣ. = 2005 ዓ.ም."} {"id": "48565", "contents": "ቤኒቶ ሙሶሊኒ (1875-1937 ዓም) ከ1915 እስከ 1935 ዓም ድረስ የጣልያን አምባገነን (ጠቅላይ ሚኒስትር) ሆነ። አሁንም እንደ በጣም ክፉ ግለሰብ ይታወሳል። በተለይ ኢትዮጵያን በግፍ ወይም በጭካኔ ለመያዝ የጣረ ሞኝ ወይም እብድ ሰው ነበር። በሞሶሎኒ መሪነት ጣልያን በ2ኛው የዓለም ጦርነት እየተሸነፈ፣ የጣልያን ንጉሥ የሆኑት ፫ ቪክቶሪዮ አማኑኤል ከማዕረጉ ሻረው እና አሰሩት። የጀርመን ሥራዊት ከወህኒ አስወጡትና የጀርመን ሥራዊት የያዛቸውን የጣልያን ክፍሎች አሻንጉሊት ገዥ (የጀርመኖች ገዥ) አደረጉት። ይህ አሻንጉሊት ግዥነት «የጣልያን ኅብረተሠብ ሪፐብሊክ ሲባል ተያዘና ዝም ብሎ በሞት ተቀጣ። እንዳልኖረ ለሕዝብ ለማረጋገጥ፣ አስካሬኑ ከእግሮቹ ተሰቀለ።"} {"id": "48841", "contents": "አሕምድባድ (Ahmedabad) የሕንድ ከተማ ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "48847", "contents": "ባሊ በኢንዶኔዥያ የሚገኝ ደሴትና ክፍላገር ነው። እንደ ሌሎቹ ክፍላገራት ሳይሆን የባሊ ኗሪዎች በብዛት የሂንዱ ሃይማኖት ተከታዮች ናቸው።"} {"id": "48865", "contents": "ናዚ ጀርመን በጀርመን ታሪክ አዶልፍ ሂትለር በናዚ ፓርቲ ጀርመን የመራበት ዘመን ወይም 1925-1937 ዓም. ነው። በነዚህም ዓመታት ሁለተኛው የአለም ጦርነትና ሆሎኮስት ተከሠቱ።"} {"id": "33751", "contents": "ዛር በምስራቅ አፍሪካ፣ በተለይ በኢትዮጵያና ሱዳን አካባቢ የተለመደ የመንፈሶች ስብስብ እና በዚህ ስብስብ ዙሪያ ያለ ዕምነትና ተግባር ነው። በተመሳሳይ መልኩ የዛር እምነት የግሪክ እና ሮሜ ወረራ ሰለባ ባልሆኑት የግብጽ ክፍሎች፣ በተለይ በደቡባዊ ግብጽ የሚዘወተር ነው። ከዚህ በተረፈ የዛር እምነት በጅቡቲ፣ ኤርትራ፣ ሶማሊያ፣ ደቡብና ደቡብ ምዕራብ ኢራን ድረስ የዛር እምነት፣ በብዙ ዓይነት ሃይማኖት ተከታዮች ዘንድ ሲሰራበት ይታያል፡፡ ኢትዮጵያ ውስጥ፣ ዛር፣ ለሚያምኑት ሰዎች፣ የማይታይ ግን የወደፊቱን ማየት የሚችል፣ የዓለምን ችግር ሊፈታ እስኪችል ሃይል ያለው፣ ከስጋ ደዌ በሽታዎች ውጭ ማናቸውንም በሽታዎች ማዳን የሚችል፣ በአንጻሩ ደግሞ የማያከብሩትን ሰዎች መጉዳት፣ መግደልና ማጥፋት የሚችል መንፈስ ነው። ሆኖም ግን ይህ የዛር መንፈስ ብዙ ጊዜ የሚታየው በድሃውና በተጨቆነው የህብረተሰብ ክፍል ነው። ተመራማሪዎች ከዚህ ተነስተው የዛር መንፈስ የሚመጣው ከመጨቆን፣ ክበታችነት ስሜት፣ እንዲሁም የፍላጎት አለሟሟላት ከሚፈጥረው የአእምሮ ቀውስ ነው። ስለሆነም ኢትዮጵያ ውስጥ ሴቶች አብዛኛውን ጊዜ በዚሁ በሽታ ሲጠቁ ይታያሉ። ደቡባዊ ግብጽም ውስጥ ሴቶች ለዛር የበለጠ ተጠቂ እንደሆኑ ይጠቀሳል። እስራኤል አገር ያሉ ሃኪሞች የዛር በሽታን ከሳይንስ አንጻር በቀላሉ ሊያክሙት እንደቻሉ ጥናታቸው ያስረዳል ። በእስራኤል አገር የሴቶች መብት የመከበር ሁኔታ ሲታይ በዛር የሚጠቁ ኢትዮጵያውያን እንደቀደሞው አብዛኞቹ ሴት ከመሆን ይልቅ ወንዶቹም ሴቶቹም እኩል የመጠቃት ሁኔታ አሳይተዋል። የዛር አመጣጥ አፈ ታሪክን አጥኝው ራይደልፍ ሞላቨር መዝግቦት ይገኛል። እንደ አፈ ታሪኩ አገላለጽ፣ አዳም እና ሔዋን ከገነት ከተባረሩ በኋላ 30 ጥንድ ልጆች የነበሯቸው ሲሆን አንድ ቀን እግዚአብሔር ሊጠይቃቸው ሲመጣ 15ቶቹን እና ቆንጆ የሆኑትን ልጆቻቸውን በዋሻ ደብቀው 15ቱን ጥንድ ብቻ ለእግዚአብሔር አሳዩ። እግዚአብሔርም በማዘን ዋሻው ውስጥ ያሉት 30ዎቹ ቆንጆ ልጆች እስከ ዘላለሙ እማይታዩ ይሁኑ ብሎ ተራገመ። እኒህ እንግዲህ የዛር መንፈስ ወይንም ዛር ሆኑ። እንደ አፈ ታሪኩ እንግዲህ ዛሮች የሰው አይነቶች እንጂ አጋንንቶች አይደሉም። እንደሰው ሁሉ፣ ገሚሶቹ ዛሮች ጥሩ ሲሆኑ ገሚሶቹ ደግሞ መጥፎ ናቸው። የዛር አለቆች እርስ በርሳቸው ሲዋለዱ ሃይለኛ ዛር ሲወልዱ ዛሮችና የዛር አሽከሮቻቸው ሲዋለዱ ደግሞ የዛር ውላጅ ይፈጥራሉ፡፡ በአፈ ታሪኩ መሰረት እነዚህ የዛር ውላጆች ሃይላቸው አነስተኛ ነው ማለት ነው። ዛር ጠሪዎች ዛሮችን በስማቸው ሊያውቁዋቸው ይችላሉ፤ ከነዚህ ስሞች ውስጥ ጠቋር፣ ግራኝ፣ አንበሶ፣ ከድር..."} {"id": "44461", "contents": "ሰዋጅካሬ ላይኛ ግብጽ በ2ኛው ጨለማ ዘመን (13ኛው ሥርወ መንግሥት) በ1796 ዓክልበ. ግድም የገዛ ፈርዖን ነበረ። የሰኸተፒብሬ ተከታይ ነበረ። ስሙ ከቶሪኖ ቀኖና ነገሥታት ዝርዝር ብቻ ይታወቃልና ሕልውናውን የሚያስረዳ ቅርስ ገና አልታወቀም። በዝርዝሩም «ሰዋጅካሬ ለ<...>ና ለ፲፩ (ወይም ፲፬?) ቀን ነገሠ» ሲል በአቶ ራይሆልት ግመት ከጥቂት ወር በላይ አይሆንም። በርሳቸው ግመት ተከታዩ ነጀሚብሬ ነበር። በዚሁም ወቅት ባጭር ጊዜ ውስጥ አያሌ ፈርዖኖች እንደ ጠፉ ይመስላል። K.S.B. Ryholt: The Political Situation in Egypt during the Second Intermediate Period, c. 1800 – 1550 BC, Carsten Niebuhr Institute Publications, vol. 20. Copenhagen: Museum Tusculanum Press, 1997 (እንግሊዝኛ)"} {"id": "38665", "contents": "ስማዳ በአማራ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "38671", "contents": "ቋራ(ወረዳ) በአማራ ክልል የሚገኝ ወረዳ ሲሆን የቃሉ መነሻ ቀደምት ነዋሪዎቹ የሆኑት የኩሊሲ አገዎች ናቸው።ቋራ የሚለው ስያሜ ኩሊሲ ከሚለው የአገውኛ ቃል የተወሰደ ሲሆን ትርጓሜውም ፀሐያማ፡ወይናደጋ ፡ቆላ ማለት ነው።"} {"id": "38677", "contents": "ሕዝብ ብዛት_ጠቅላላ = 99,085 (2009 አ.ም ) የጥናት ትንበያ መሰረት ቢቡኝ በ አማራ ክልል በ ምስራቅ ጎጃም ዞን ከሚገኙ ወረዳዎች አንዱ ነው። ቢቡኝን በስተ ደቡብ ስናን ወረዳ፣ በስተ ምዕራብ ደጋዳሞት፣ በደቡብ ማእራብ ደምበጫ እና መቻከል ወረዳዎች፤ በስተሰሜን ምዕራብ ደጋ ዳሞት እና በስተምሥራቅ ደግሞ ሁለት እጁ እነሴ በስተደቡብ ምስራቅ 2009 ዓ.ም የተመሰረተው ሰዴ ወረዳ ያዋስኑታል። ወረዳው ከ አዲስ አበባ 376 ኪ.ሜ ከዞኑ ከተማ ከ ደብረማርቆስ 76 ኪ.ሜ ርቀት ላይ በስተሰሜን ይገኛል። ወረዳዋ በአጠቃላይ 15 የገጠርና 3 ንዑስ የከተማ ቀበሌዎች የተዋቀረች 66 አብያተ ክርስቲያናት፣ 2 መስጊዶችና የተለያዪ በርካታ ሰው ሰራሽና የተፈጥሮ የቱሪስት መስህብ ሃብቶችን የያዘች ወረዳ ናት፡፡ ከተፈጥሮ የመስህብ ሃብቶቿ መካካል ጮቄ ተራራ ይገኝበታል፡፡ ጮቄ ተራራ ደጋውንና ሰፊውን የወረዳው ክፍል ይሸፍናል። በወረዳው ውስጥ ሦስት ከተሞች አሉ። እነርሡም ድጎ ጽዮን /አርብ ገበያ ፣ ወይንውሀ እና ዋብር ናቸው። በአብዛኛው የወረዳው ክፍል ወይና ደጋ የሆነ የአየር ንብረት አለው። ወረዳዋ ምንም እንኩዋን ቀደም በ 1950 አካባቢ ብትቆረቆርም እስክ 2000 አመተምህረት ድረስ ብዙም እድገት አላሳየቺም ነበር። 2001 አ.ም ጀምሮ የወረዳው መንግስት እና ህዝብ ባደረጉት ርብርብ ወረዳው የ ፪፬ ሰሀት መብራት ተጠቃሚ ሁኖአል። እንዲሁም የኔትወርክ የጤና ጣቢያ መሰረተ ልማት አገልግሎት ተጠቃሚ ሁኖአል። በ ወረዳው ክ 2005 አመተምህረት ጀምሮ ከወረዳው ዋና ከተማ ድጎጽዮን እስከ ሞጣ አራጢ ባህርዳር የጠጠር መንገድ የተሰራ ሲሆን ይህም መንገድ ለ ቢቡኝ ልማት ከፍተኛ ጠቀሜታ አለው :: የወረዳው ህዝብ ከ 1983 ጀምሮ በፌደራልና በክልል ምክርቤቶች በአማራ አልተወከለም። ከ ፩፱፲፶ ጀምሮ የቢቡኝ ወረዳ አስተዳዳሪ የነበሩት ስም ዝርዝር በቅደምተከተል፦ ፊታውራሪ መኮነን ደጃዝማች እጅጉ እንግዳ ፊታውራሪ ከበደ ተሰማ ደጃዝማች ደምሴ አለማየሁ አቶ ታደሰ ጀምበሬ ፊታውራሪ ትርፌ እረታ ቀኝ አዝማች ህዝቃኤል አለማየሁ ቀኝ አዝማች ብዙነህ ከበደ ባሻ ገዛኅኝ ጀምበሬ አቶ በላይነህ ጥላሁን ፲ አለቃ ቆምጬ አምባው ሽበሽ ዘውዴ ተሰማ አቶ ንጋቱ እያሱ አቶ ሽፈራው ታደሰ አቶ አብርሃም ወልደገብርኤል አቶ እባቡ ብርሌ አየለ አቶ ምግባር ውዴ ካሳ አቶ ጌትነት አንለይ አቶ ይርሳው ሁነኛው አስረስ አቶ አብተው መኳንንት አድማሱ አቶ ጥላሁን ተረፈ ውቤ አቶ አለባቸው ሽታ ባይነስ አቶ ላለም ገረመው ስዩም ይዘንጋው ድንቁ (talk) 14:17, 23 ጁላይ 2019 (UTC) በ 1999 አመተምህረት በተካሄደው ሀገር አቀፍ የሕዝብና ቤትቆጠራ የ ወረዳው ህዝብ ብዛት 82,000 ነው። አብዛኛው የወረዳው ህዝብ 99.13% የኦርቶዶክስ ክርስትና ሃይማኖት ተከታይ ነው። በወረዳው ጤፍ በቆሎ እና ድንች ይመረታል።"} {"id": "38689", "contents": "አንጾኪያና ገምዛ በአማራ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "45049", "contents": "ኤክባሶስ (ግሪክኛ፦ Έκβασος) ቢብሊዮጤኬ በሚባለው መጽሐፍ ዘንድ የአርጎስ ንጉሥ አርጉስ ልጅና ተከታይ ነበር። በአብዛኞቹ ምንጮች ግን የአርጉስ ታናሽ ልጅ ክሪያሶስ አባቱን በቀጥታ እንደ ተከተለው ሲሉ የኤባክሶስን ዘመን አይጠቅሱም። ቢብሊዮጤኬ እንደሚለን የኤባክሶስ ልጅ አገኖር ሲሆን የአገኖርም ልጅ አርጉስ ፓኖፕቴስ ነበር።"} {"id": "45055", "contents": "ትሪዮፓስ (Τριόπας) በግሪክ አፈ ታሪክ የአርጎስ ከተማ-አገር ንጉሥ ነበር። ካስቶር ዘሩድን የሚጠቅሱት ጸሃፊዎች ጄሮምና አውሳብዮስ እንደሚሉ፣ ትሪዮፓስ የአርጎስ ንጉሥ ሆኖ በአገሩ ለ46 ዓመታት ነገሠ፣ የፎርባስ ተከታይና ልጅ ይባላል። በፓውሳኒዮስ ዘንድ ልጆቹ ፐላስጎስ፣ ያሱስና አገኖር ነበሩ፤ ያሱስ እንደ ተከተለው ይላል። በጀሮምና አውሳብዮስ ግን የአገኖር ልጅ ክሮቶፖስ ተከተለው።"} {"id": "38707", "contents": "ደራ (ወረዳ) በአማራ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "49249", "contents": "ማሪአ ጉሌጊና (መስኮብኛ፦ Мария Агасовна Гулегина) (1959 እ.ኤ.አ.፣ ኦዴሣ፣ ሶቪዬት_ሕብረት) የሩሲያ ኦፔራ ዘፋኝ (ሶፕራኖ) ነች። http://www.mariaguleghina.com/"} {"id": "49267", "contents": "ፓፓ ዮዓነስ ፓውሉስ (ዮሐንስ ጳውሎስ) 1ኛ፣ ልደት ስም አልቢኖ ሉቻኒ (1905 ዓም ጣልያን ተወለዱ) ለ33 ቀን በ1970 - 1971 ዓም ላይ የሮሜ ፓፓ ወይም የሮማን ካቶሊክ መሪ ነበሩ።"} {"id": "49273", "contents": "የሮሜ ፓፓ ወይም በይፋ የሮሜ ኤጲስ ቆጶስ የሮማ ካቶሊክ ቤተ ክርስቲያን መሪ ናቸው። እንዲሁም የቫቲካን ከተማ መሪ ናቸው። ቃሉ ከግሪክኛ ፓፓስ (ጳጳስ) ደረሰ። የአሁኑ ፓፓ ከ2005 ዓም ጀምሮ ፓፓ ፍራንሲስኮስ ናቸው። መጀመርያው ፓፓ የኢየሱስ ሐዋርያ ቅዱስ ጴጥሮስ ነበረ። : ይህ ፡ አጭር ፡ ሃይማኖት ፡ ነክ ፡ ጽሑፍ ፡ መሠረት ፡ ወይም ፡ መዋቅር ፡ ነው። እርስዎ ፡ ሊያስፋፉት ፡ ይችላሉ!"} {"id": "49291", "contents": "14ኛው ዳላይ ላማ ተንዚን ግያጾ ከ1932 ዓም ጀምሮ እስካሁን ድረስ የቲቤት ቡዲስም ዋና መሪ መኖኩሴ ወይም ዳላይ ላማ ሆነዋል። ከ1951 ዓም በስደት በሕንድ ኑረዋል። : ይህ ፡ አጭር ፡ ሃይማኖት ፡ ነክ ፡ ጽሑፍ ፡ መሠረት ፡ ወይም ፡ መዋቅር ፡ ነው። እርስዎ ፡ ሊያስፋፉት ፡ ይችላሉ!"} {"id": "38731", "contents": "ጨፌ ጎላና ደወራህሜዶ በአማራ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "5404", "contents": "1 January 1463 - 7 September 1463 እ.ኤ.ኣ. = 1455 ዓ.ም. 8 September 1463 - 31 December 1463 እ.ኤ.ኣ. = 1456 ዓ.ም."} {"id": "5410", "contents": "1 January 1460 - 6 September 1460 እ.ኤ.ኣ. = 1452 ዓ.ም. 7 September 1460 - 31 December 1460 እ.ኤ.ኣ. = 1453 ዓ.ም."} {"id": "5416", "contents": "1 January 1457 - 6 September 1457 እ.ኤ.ኣ. = 1449 ዓ.ም. 7 September 1457 - 31 December 1457 እ.ኤ.ኣ. = 1450 ዓ.ም."} {"id": "44773", "contents": "ረክሬቲቮ ዴ ሁዌልቫ (እስፓንኛ፦ Real Club Recreativo de Huelva, S.A.D.) በሁዌልቫ፣ እስፓንያ የሚገኝ የእግር ኳስ ክለብ ነው። በታኅሣሥ ፲፭ ቀን ፲፰፻፹፪ ዓ.ም. የተመሠረተ ሲሆን በእስፓንያ ውስጥ የመጀመሪያው ክለብ ነው። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "5446", "contents": "1 January 1442 - 6 September 1442 እ.ኤ.ኣ. = 1434 ዓ.ም. 7 September 1442 - 31 December 1442 እ.ኤ.ኣ. = 1435 ዓ.ም."} {"id": "5572", "contents": "1 January 1380 - 5 September 1380 እ.ኤ.ኣ. = 1372 ዓ.ም. 6 September 1380 - 31 December 1380 እ.ኤ.ኣ. = 1373 ዓ.ም."} {"id": "5578", "contents": "1 January 1377 - 5 September 1377 እ.ኤ.ኣ. = 1369 ዓ.ም. 6 September 1377 - 31 December 1377 እ.ኤ.ኣ. = 1370 ዓ.ም."} {"id": "5590", "contents": "1 January 1371 - 6 September 1371 እ.ኤ.ኣ. = 1363 ዓ.ም. 7 September 1371 - 31 December 1371 እ.ኤ.ኣ. = 1364 ዓ.ም."} {"id": "34663", "contents": "የፕላቶ ሪፐብሊክ በፈላስፋው ፕላቶ ፣ በ390 ዓ.ዓ. የተጻፈ የፍልስፍና መጽሐፍ ሲሆን የሚያተኩረውም የፍትሕን ጽንሰ ሐሳብ በመተርጎምና የ ፍትሐዊ አገር እና ፍትሐዊ ሰው ባህሪዮች ምን ይመስላሉ የሚለውን ጥያቄ በመመለስ ነው። በዚህ ታዋቂ መጽሐፍ ውስጥ ፕላቶ ሁለት ጥያቄዎችን ያነሳል፣ እነርሱም «ሰዎች ለምን ሰናይ (ጥሩ) ነገር መስራት አለባቸው?» የሚልና « ሰዎች ዕኩይ (መጥፎ) ነገርን ቢሰሩ ሽልማት ያገኙበታል ወይ?» የሚሉ ናቸው። ፕላቶ ሲመልስ፣ ሰዎች መጥፎ ነገርን መስራት የለባቸውም ምክንያቱም መጥፎ ነገር በሰሩ ቁጥር ደስተኛ የመሆናቼው መጠን ይቀንሳል። በተቃራኒው ጥሩ የሚሰሩ ሰዎች ደስተኛ ይሆናሉ። በተመሳሳይ ሁኔታ፣ ዕኩይ ሰዎች የአንድ ማህብረሰብ ባለስልጣኖች በሆኑ ጊዜ ያ ህብረተሰብ ደስተኛ እንዳይሆን ያደርጋል። በፕላቶ አስተያየት፣ በአንድ ህብረተሰብ ውስጥ ሰናይ ምግባርን ሊከውኑ የሚችሉ ፈላስፎች ናቸው። ስለሆነም ደስተኛ ለመሆን ይሚፈልግ ህብረተሰብ ባለስልጣኖቹ ፈላስፎች መሆን አለባቸው ይላል። ፈላስፋ ያልሆኑ የህብረተሰብ ክፍሎች፣ ደስተኛ ለመሆን ሲሉ፣ በፈቃዳቸው ለፈላስፎች መገዛት አለባቸው። ሆኖም፣ ፈላስፋ ነገሥታቱ፣ በዕኩይ ተግባር ላይ እንዳይሰማሩ፣ ሃብት ከማካበት እና በፍቅር ውስጥ ከመጠመድ እንዲርቁ የፕላቶ ሪፐብሊክ ይመክራል። መጽሐፉ የተለያዩ የመንግስት አይነቶችን በዲያሌክቲክ በማዎዳደር ከሁሉ የበለጠውን (የተሻለውን) የመንግስት አይነት ለማዎቅ ይሞክር እንጂ በውስጡ እጅግ ሰፊ የሆኑ መሰረታዊ የሥነ ምግባር ጥያቄዎችንና ሌሎች የፍልስፍና ጥያቄዎችን በማንሳት ይታዎቃል። ሪፕብሊክ በታም የታወቀ የ ፕላቶ ስራ ነው፤፤"} {"id": "6220", "contents": "1 January 1057 - 3 September 1057 እ.ኤ.ኣ. = 1049 ዓ.ም. 4 September 1057 - 31 December 1057 እ.ኤ.ኣ. = 1050 ዓ.ም."} {"id": "6298", "contents": "1 January 1020 - 3 September 1020 እ.ኤ.ኣ. = 1012 ዓ.ም. 4 September 1020 - 31 December 1020 እ.ኤ.ኣ. = 1013 ዓ.ም."} {"id": "45331", "contents": ""} {"id": "2068", "contents": ""} {"id": "6928", "contents": "1 January 710 - 1 September 710 እ.ኤ.ኣ. = 702 ዓ.ም. 2 September 710 - 31 December 710 እ.ኤ.ኣ. = 703 ዓ.ም."} {"id": "38911", "contents": "ዱግዳ ቦራ በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው። {{አቀማመጥ |align=center ዱግዳ ቦራ በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "6952", "contents": "1 January 698 - 31 August 698 እ.ኤ.ኣ. = 690 ዓ.ም. 1 September 698 - 31 December 698 እ.ኤ.ኣ. = 691 ዓ.ም."} {"id": "6970", "contents": "1 January 689 - 31 August 689 እ.ኤ.ኣ. = 681 ዓ.ም. 1 September 689 - 31 December 689 እ.ኤ.ኣ. = 682 ዓ.ም."} {"id": "6988", "contents": "1 January 680 - 31 August 680 እ.ኤ.ኣ. = 672 ዓ.ም. 1 September 680 - 31 December 680 እ.ኤ.ኣ. = 673 ዓ.ም."} {"id": "2224", "contents": "ቢስቢ (Bisbee) በኮቻይስ ካውንቲ፥ አሪዞና፥ ዩናይትድ ስቴትስ የሚገኝ ከተማ ነው። ከቱሣን 132 ኪ.ሜ. ወደ ደቡብ-ምሥራቅ ይገኛል። በ1910 እ.ኤ.አ. 9,9019 ሰዎች፣ በ1940 - 5,853 ሰዎች እና በ2000 6,090 ሰዎች ይኖሩ ነበር። ከተማው የኮቻይስ ካውንቲ መቀመጫ ነው። ቢስቢ በ31°25'6\" ሰሜን ኬክሮስ እና 109°53'52\" ምዕራብ ኬንትሮስ ይገኛል። 12.5 ካሬ ኪ.ሜ. ቦታ ሲሸፍን ምንም በውሃ የተሸፈነ ቦታ የለም። በ2000 እ.ኤ.አ. 6,090 ሰዎች፣ 2,810 ቤቶች እና 1,503 ቤተሰቦች አሉ። የሕዝብ ስርጭት 488.8 በ1 ካሬ ኪ.ሜ. ነው።"} {"id": "2230", "contents": "ሳፎርድ (Safford) በግራህም ካውንቲ፥ አሪዞና፥ ዩናይትድ ስቴትስ የሚገኝ ከተማ ነው። በ2000 እ.ኤ.አ. 9,232 ሰዎች በከተማው ይገኛሉ። ከተማው የግራህም ካውንቲ መቀመጫ ነው። ሳፎርድ በ32°49'24\" ሰሜን ኬክሮስ እና 109°42'53\" ምዕራብ ኬንትሮስ ይገኛል። ከተማው 20.6 ካሬ ኪ.ሜ. ስፋት ሲኖረው ከዚህ ውስጥም 0.1 ካሬ ኪ.ሜ. ውሃ ነው። በ2000 እ.ኤ.አ. 9,232 ሰዎች ፣ 3,331 ቤቶችና 2,394 ቤተሰቦች አሉ። የሕዝብ ስርጭት 450.1 በ1 ካሬ ኪ.ሜ. ነው።"} {"id": "2236", "contents": "1 January 1946 - 10 September 1946 እ.ኤ.ኣ. = 1938 አ.ም. 11 September 1946 - 31 December 1946 እ.ኤ.ኣ. = 1939 አ.ም."} {"id": "2242", "contents": "ፓርከር (Parker) በላ ፓዝ ካውንቲ፥ አሪዞና የምትገኝ ከተማ ናት። በ2000 እ.ኤ.አ. በከተማዋ 3,140 ይኖራሉ። የላ ፓዝ ካውንቲም መቀመጫ ናት። ፓርከር በ1908 እ.ኤ.አ. ነው የተመሠረተችው። ፓርከር በ34°8'41\" ሰሜን ኬክሮስ እና 114°17'23\" ምዕራብ ትገኛለች። ከተማዋ 57.0 ካሬ ኪ.ሜ. ቦታ ስትሸፍን ከዚህ ውስጥም 0.1 ካሬ ኪ.ሜ. ውሃ ነው። በ2000 እ.ኤ.አ. 3,140 ሰዎች ፣ 1,064 ቤቶች እና 791 ቤተሰቦች አሉ። የሕዝብ ስርጭት 55.2 በ1 ካሬ ኪ.ሜ. ነው።"} {"id": "49825", "contents": "ተለፒኑ ከ1488 እስከ 1483 ዓክልበ. አካባቢ ከንግሥቱ ወንድም ከ1 ሑዚያ በኋላ በሐቱሳሽ (በሐቲ አገር ወይም የኬጥያውያን መንግሥት) የገዛ ንጉሥ ነበር። ንግስቱ ኢሽታፓሪያ ስትሆን እርሷ የሑዚያ ዋና እኅትና የአሙና ልጅ ነበረች። ሑዚያም ንጉሥ ሲሆን እኅቱንና ባሏን ለመግደል አስቦ ተለፒኑ ግን ሤራውን አግኝቶ ሑዚያን ከዙፋኑ አባረረው፣ ተለፒኑም ንጉሥ ሆነ፣ ነገር ግን ሑዚያን ይቅርታ ብሎት ሑዚያ በኋላ በሌላ ሰው እጅ ይገደል ነበር። ይህን የምናውቀው ተለፒኑ በጻፈው የተለፒኑ ዐዋጅ በተባለው ሰነድ ይተረካል። በዚህ አዋጅ የቀደሙት ኬጥያውያን ነገሥታት ዘመኖች ከላባርና (ከ1582 ዓክልበ.) ጀምሮ ይተርካል። በተለይ ስለአወራረሳቸውና ከባቢሎን ውድቀት (1507 ዓክልበ.) ጀምሮ አያሌ ነገሥታት ወይም ወራሾች በአጭር ዘመን ውስጥ እንደ ተገደሉ ይተርካል። በግድያ የመጡት ነገሥታት የአማልክት ቂም እንዳገኙ ያጠቁማል። የራሱን ዘመን እንዲህ ይገልጻል፦ «[...] አሙናም ደግሞ አምላክ ሊሆን ሲል፣ የንጉሣዊ ዘበኞች አለቃ ዙሩ በምስጢር ከገዛ ቤተሠቡ ልጁን ታሑርዋይሊን፣ «የወርቃማው ጦር ሰውዬ» የተባለውን፣ ልኮ እርሱ የቲቲያን (የአሙና በኲር) ቤተሠብ ከነልጆቹ ገደላቸው። መልእክተኛውንም ታሩሕሹን ልኮ እርሱ ሐንቲሊን (የአሙና ፪ኛ ልጅ) ከነልጆቹ ገደላቸው። ሑዚያም ንጉሥ ሆነ፣ ተለፒኑም ዋና ኢኅቱን ኢሽታፓሪያን አገባ። ሑዚያ እነሱንም ሊገድላቸው ይፈልግ ነበር፣ ሆኖም ጉዳዩ ስለ ተገለጸ ተለፒኑ አባረራቸው። ወድሞቹ አምስት ነበሩ፣ ቤቶችንም ሠራላቸው፤ ይኑሩ፣ ይብሉ፣ ይጠጡ አለላቸው፤ ማንም አይበድላቸው!"} {"id": "49831", "contents": "Lucas Guel የማስተማሪያ ቪዲዮዎችን እና ሌሎችን ቪዲዮዎች የሚያዘጋጅ. Video on YouTube"} {"id": "49837", "contents": "ፓርሻታታር ወይም ፓርሻታር የሚታኒ ንጉሥ ነበር። በኑዚ በተገኘ ሰነድ፣ ንጉሥ ፓርሻታ(ታ)ር ባረፈበት ዓመት እንደ ተጻፈ፣ ሻውሽታታርም እንደ ተከተለው ይላል። በብዙዎች አስተሳሰብ ይህ ፓርሻታር እና ባራታርና (ወይም ፓራታርና፣ 1480-57 ዓክልበ. ግ.) አንድ ንጉሥ ነበሩ። ሌሎች ግን የተለያዩ ነገሥታት ነበሩና ባራታርና ከፓርሻታታር ቀደመው የሚሉ ናቸው። ከዚህ ቅርስ በቀር የፓርሻታር ስም አልተገኘም። ባራታርና እራሱ ካልሆነ፣ ከግብጽ ፈርዖን 3 ቱትሞስ ጋር የታገለው የሚታኒ ንጉሥ ሊሆን ይችላል።"} {"id": "49855", "contents": "ብሔራዊ ማህደሮች (ብራዚል) — ብራዚል ብሔራዊ ቤተ መዛግብት የፋይል አስተዳደር ስርዓት ብራዚል ውስጥ (SIGA) ማዕከላዊ አካል ነው. ይህም ጥር 2, 1838 የተቋቋመው እና ሪዮ ዴ ጄኔሮ ላይ የተመሠረተ ነው. 8 Archives ሕግ (ሕግ 8159) ጥር 1991 መሠረት, ይህ ግዛት እና ዜጎች ማገልገል, ሱቅ, ለማደራጀት ለማቆየት; መዳረሻ ይስጡ እና የፌዴራል መንግስት የ ጥናታዊ ቅርስ ለማስተላለፍ ግዴታ አለው. ብሔራዊ ቤተ መዛግብት ስብስብ የጽሑፍ ሰነዶችን 55 ኪሜ ይዟል; 2,240,000 ፎቶግራፎች እና አሉታዎች; 27,000 ስዕሎች, ካርቶኖች, 75,000 ካርታዎች እና ፕላኖች; 7000 መዛግብት እና 2000 መግነጢሳዊ ቴፕ ድምፅ; ፊልም መካከል 90,000 ማንከባለል እና 12,000 የቪዲዮ ካሴቶች. በተጨማሪም በታሪክ, በመዝገብ, በመረጃ ሳይንስ, በአስተዳደር ሕግ እና በሕዝብ አስተዳደሩ ላይ የተሰማሩ ቤተ-መጻህፍት አለው, ከ 43,000 መጽሐፎች እና መጻሕፍት, 900 ጋዜጦች እና 6,300 አልፎ አልፎ. ^ http://www.planalto.gov.br/ccivil_03/LEIS/L8159.htm ^ http://arquivonacional.gov.br/br/"} {"id": "49873", "contents": ""} {"id": "45661", "contents": "ኤሰልዋልኽ (Æðelwealh) የደቡብ ሳክሶናውያን መንግሥት (ሱስ ሴየክስ ወይም ሳሰክስ በአሁኑ እንግላንድ) መጀመርያው ክርስቲያን ንጉሥ ነበረ። የደቡብ ሳክሶናውያን ንጉሥ የሆነው ምናልባት 637 ዓ.ም. ነበር። ከዚያ በፊት ሳሰክስ የጎረቤቱ የዌሰክስ ግዛት ሆኖ ነበር። የዌሰክስ ንጉሥ ከንዋልኽ ሚስት የሜርቸ ንጉሥ ፐንዳ እኅት ስትሆን፣ እርስዋን በፈታት ጊዜ ፐንዳ በቊጣው የሳሰክስ ግዛት ከዌሰክስ ይዞ ያንጊዜ እሰልዋልኽን የነጻ ሳሰክስ ንጉሥ እንዳደረገው ይታስባል። በ653 ዓ.ም. አሰልዋልኽ ወደ ሜርቸ ሄዶ የፔንዳ ተከታይ ዉልፍሄረ በክርስትና አስጠመቀው፤ ተጨማሪ ግዛቶች ሜዮንዋራ እና ዋይት ደሴት ለአሰልዋልኽ ተሰጡት፣ አሰልዋልኽም የክርስቲያን ኊቸ ነገድ አለቃ የኤንፍሪስን ሴት ልጅ ኤቫን አገባት። ሕዝቡ ደቡብ ሳክሶናውያን ግን (፯ ሺህ ቤተሠቦች) እስከዚያ ድረስ ገና አረመኔዎች ነበሩ። በ670 ዓ.ም. ዝናቡ ለ፫ አመታት ተቋርጦ ታላቅ ረሃብ በአገሩ ጀመረ። የእንግሊዝ ታሪክ ጸሐፊ ቤድ እንዳለው፣ ብዙ ጊዜ 40 ወይም 50 ወጣቶች በረሃብ ተድክመው ከገደል አብረው ወደ መሞታቸው ይዘልሉ ነበር። ከሳሰክስ በቀር የተረፉት እንግሊዛውያን መንግሥታት ክርስትናን በይፋ ተቀብለው ነበር፤ የሳሰክስም ሰዎች ብቻ የአረመኔነት ወዳጆች ሆነው ቀሩ። በ673 ዓ.ም. ኤጲስ ቆጶሱ ውልፍሪድ ደርሶ ሕዝቡ የአሣ አጥማጅ ዕውቀት ስላልነበረው ውልፍሪድ ዓሣን በመርበብ ለማጥመድ አስተማራቸውና በታላቅ ደስታ ተጠመቁ፣ ወዲያውም ሰማይ ከፍቶ ዝናቡ እንደ ተመለሠ ተብሏል። አሰልዋልኽም ርስት ለገዳም ለውልፍሪድ ሰጠው። በ678 ዓም."} {"id": "45697", "contents": "የደቡብ አፍሪካ ህይወትና የሰዎቹ ሁኔታ ምን እንደ ምመስል ከዝህ በታች ለማወስ እንሞክራለን።"} {"id": "45883", "contents": "ሄፐታይቲስ ኤ (በመደበኛነትተላላፊ ሄፐታይተስ ) በሚል የሚታወቀው አጣዳፊ ተላላፊ በሽታ  የሚያጠቃውም ጉበት ሲሆን ሄፐታይተስ ኤ በሚባል ቫይረስ (HAV)አማካይነት ይተላለፋል።  በርከት ባሉ የበሽታው ክስተቶች በተለይም በታዳጊዎች ዘንድ የሚታየው የህመም ምልክት ብዙውን ጊዜ አነስ ያለ ነው ወይም ምንም ምልክት አይታይም።  በበሽታው በተያዙ ሰዎች ላይ ምልክቶቹ የሚታዩ ከሆነ ሊታዩ የሚችሉበት ጊዜ በሁለትና ስድስት ሳምንታት መካከል ነው።  የህመም ምልክቶቹ ሲኖሩ ለስምንት ሳምንታት ያህል የሚቆዩ ሲሆኑ እነዚህም፦ ማቅለሽለሽ፣ ማስመለስ፣ ተቅማጥ፣ የቆዳ ቀለም ብጫ መሆን, ትኩሳት, እና የሆድ ህመምን የሚያካትት ነው።  ከ10 እስከ 15 በመቶ የሚሆኑ ሰዎች በበሽታው ከተያዙበት ጊዜ አንስቶ በስድስት ወራት ጊዜ ውስጥ ተደጋጋሚ የሆነ የህመም ምልክቶቹን ያያሉ።  አጣዳፊ የጉበት ስራ ማቆም ችግር አልፎ አልፎ ሲከሰት በአረጋዊያን ዘንድ ግን ክስተቱ የተለመደ ነው። ብዙውን ጊዜ በሽታው የሚሰራጨው ቫይረሱ ባለበት አይነምድር የተበከለ ምግብ ወይም ውሃ በመብላትና በመጠጣት ነው።"} {"id": "45961", "contents": "2019 አመተ ምኅረት፦"} {"id": "45967", "contents": "የኢትዮጵያ ውጭ ጉዳይ ሚኒሰተር"} {"id": "46003", "contents": "ሊምፋቲክ ፍላሪያሲስ እንዲሁም ዝሆኔ ተብሎ የሚታወቀው መነሻው በጥገኛ ትልትሎች የ ፍላሪዮአይደያ በሆነው ዝሪያ ነው. በበርካታ ክስተቶች በሽታው የህመም ምልክት የለውም። በአንዳንዶቹ ግን በእጅ፣ በእግር ወይም በመራቢያ ፍሬላይ ተለቅ ያለ እብጠት ያስከትላል. ቆዳም እየፈወረ መጥቶ ህመም ሊያስከትል ይችላል። በሽታው እንዲህ ዓይነት የሰውነት ለውጥ በሚያሰከትልበት ወቅት የተጠቃውን ሰው ለማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ችግሮችም ይዳርጋል። ትሎቹ (ጀርሞቹ) የሚሰራጩት በተበከሉ ትንኞችንክሻ አማካይነት ነው። በሽታው ብዙወን ጊዜ ሰዎችን የሚይይዘው በህፃንነታቸው ወቅት ነው። በሽታውን የሚያስከትሉት ትሎች (ጀርሞች) ሶስት ዓይነት ናቸው፦ ውቸረሪያ ባንክሮፍቲ፣ ብራጊያ ማላዪ፣ እና ብራጊያ ቲሞሪ። ውቸረሪያ ባንክሮፍቲ በብዛት የሚታወቅ ነው። ትሉ (ጀርሙ) የዕጢ ስርዓትንያወድማል። በሽታውን በምርመራ ለማወቅ የሚቻለው በሌሊት ወቅት የተወሰደውን የደም ናሙና በ አጉሊ መነጽር ስር በማየት በማየት ነው። የደም ናሙናው በሚታይበት ወቅት The blood should be in the form of a በወፍራሙ/thick smear ሆኖ ከGiemsaጋር መቆየት አለበት። በሽታውን ለመከላከል ሰውነት የሚያመነጨውን የሰውነት መከላከያ ንጥረ ነገር ማየትም ይጠቅማል። መከላከል የሚቻለው በሽታው የሚገኝበትን ማህበረሰብ በየዓመቱ በሚካሄድ የህክምና ክትትል ሙሉ በሙሉ እንዲጠፋ በማድረግ ነው። ይህ ስድስት ዓመታት ያህል ይወስዳል። የሚወሰዱ መድኃኒቶች የሚያጠቃልለው አልቤንዳዞል ከ ኢንቨርሜክቲን ጋር ወይም አልቤንዳዞል ከ ዳይቲልካርባማዚንጋር ነው። መድኃኒቶቹ ያደጉ ትሎች (ጀርሞችን) አይገሉም ነገር ግን ትሎቹ በራሳቸው ጊዜ እስኪሞቱ ድረስ በሽታውን እንዳያሰራጩ ይገታሉ። በትንኝ የሚደርሰውን ንክሻ ለመከላከል የትንኞችን ቁጥር መቀነስና የአልጋ አጎበር መጠቀምን ጨምሮ ጥረት ማድረግም ይመከራል። ከ120 ሚሊዮን ሰዎች በላይ በዝሆኔ በሽታ ተይዘው ይገኛሉ። 1.4 ቢሊዮን የሚሆኑ ሰዎች ደግሞ በ73 አገሮች ለበሽታ ተጋላጭ በሆነ አካባቢ ይኖራሉ። በሽታው በብዛት ተሰራጭቶ የሚገኝባቸው አህጉራት ደግሞ አፍሪካና ኢሲያ ናቸው። በሽታው በየዓመቱ በብዙ ቢሊዮን ዶላር የሚገመት የኢኮኖሚ ጉዳት (እጦት) እያስከተለ ይገኛል። ^ ሀ ለ ሐ መ \"Lymphatic filariasis Fact sheet °102\"."} {"id": "49993", "contents": "ሥርአተ ምደባ (ታክሶኖሚ) በሥነ ሕይወት የሕያዋን ነገሮች ሁሉ አስተዳደርና አከፋፈል ዘዴ ነው። የእርከኖ ደረጆች እንዲህ ናቸው፦ ስፍን (እንስሳ፣ ዕፅዋት፣ ፈንገስ፣ ፕሮቲስታ እና ባክቴሪያ።) ክፍለስፍን መደብ ክፍለመደብ አስተኔ ወገን ዝርያ በዘልማድ እነዚህ ደረጆች የሮማይስጥ ስያሜ አላቸው፤ ለምሳሌ የሰው ልጅ homo sapiens /ሆሞ ሳፒየንዝ/ «ጥበበኛ ሰው» ይባላል። (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "49999", "contents": "የመሬት ርዕደት ምህንድስና መሬት ርዕደት በሚያይልባቸው አካባቢዎች የሚሰሩ የግንባታ አካላት፤ የመሬት ርዕደትን ተቋቁመው እንዲዘልቁ ለማድረግ የግንባታ አካላቱን አወቃቀር በተለየ መልኩ ትኩረት በመስጠት የሚያጠናና መፍትሄ የሚሰጥ የምህንድስና ዘርፍ ነው። ይህ የምህንድስና ዘርፍ የአወቃቀር ምህንድስና ዘርፍ አካል ነው። የመሬት ርዕደት ምህንድስና ዋነኛ አላማው በመሬትና በግንባታ አካሉ እንዲሁም በግንባታ አካላቱ መካካል በመሬት ርዕደት ጊዜ የሚኖረውን መስተጋብር መረዳትና የግንባታ አካሉ የመሬት ርዕደት ሂደቱን አልፎ አገልግሎት እንዲሰጥ አወቃቀሩን፣ የግንባታ ቁስ አመራረጡን እንዲሁም መሰል የግንባታ መፍትሄዎችን በየሀገራቱ ጥቅም ላይ ከዋሉ የግንባታ መስፈርቶች ጋር በሚስማማ መልኩ መተግበር ነው።"} {"id": "46087", "contents": "ሻርክ ተይል (በእንግሊዝኛ: Shark Tale) የአሜሪካ ካርቱን ፊልም ከ2004 እ.ኤ.አ ነው።"} {"id": "46159", "contents": "ብርጭቆ ለመቅረጽ የሚችል፣ ብዙ ጊዜ ግልጽ የሆነ ውኁድ ሲሆን ብዙ ጥቅሞች አገኝቶዋል፤ ለምሳሌ መስኮት በመሥራት ይጠቀማል። ብርጭቆ መጀመርያው በጥንት የተገኘው የሸምበቆ አመድ (አልካሊ) ከቀለጠ አሸዋ (ሲሊካ) ጋራ ሲቀላቀል ነበር። የብርጭቆ ኢንዱስትሪ የጀመረው ምናልባት 1900 ዓክልበ. በፊንቄ ሲሆን፣ ከዚያ አስቀድሞ በተመሳሳይ ዘዴ ሴራሚክ ወይም ሸካክላ በመሥራት በድንገት የተፈጠረ የብርጭቆ ዶቃ አለ። «ልማዱ፣ ነጥሮንን [እንደ ልብስ ሳሙና የጠቀመ ሶዲየም ከሰላ ወይም አምቦ አመድ] የሸከመ አንድ የንግድ መርከብ በዚህ ቦታ (በቤሎስ ወንዝ አፍ ፊንቄ) እየቆመ፣ ነጋዴዎቹም በዳር ላይ መብላቸውን እያዘጋጁ፣ ድስታቸውንም ለማቆም ድንጊያ ባለመኖራቸው፣ ከመርከቡ የነጥሮን አሞሌ ተጠቀሙ፤ ይህም ከዳሩ አሸዋ ጋር ተባብሮ ሲቀላቀል፣ አዲስ ግልጽ የሆነ ፈሳሽ ፈሰሰ፤ የብርጭቆም መነሻ እንዲህ ነበረ።» ብርሌ፣ ሶርያ፣ 1350 ዓክልበ. ጋን፣ አክሱም፣ 300 ዓ.ም ግ. ጸዋ፣ ሶርያ፣ 100 ዓ.ም ግ. ^ ትልቁ ፕሊኒ XXXVI : 65 (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "7204", "contents": "1 January 573 - 30 August 573 እ.ኤ.ኣ. = 565 ዓ.ም. 31 August 573 - 31 December 573 እ.ኤ.ኣ. = 566 ዓ.ም."} {"id": "7270", "contents": "1 January 543 - 31 August 543 እ.ኤ.ኣ. = 535 ዓ.ም. 1 September 543 - 31 December 543 እ.ኤ.ኣ. = 536 ዓ.ም."} {"id": "46513", "contents": "ሶቺ (ሩስኛ፦ Со́чи) የሩስያ ከተማ ነው።"} {"id": "46537", "contents": "ዎለድ ማለት አንድ ሰው ከተበደረው ዋና ዕዳ በተጨማሪ በየጊዜው የሚከፍለው ገንዘብ ነው። ተበዳሪ ይህን ገንዘብ ለምን ለአበዳሪ ይከፍላል ቢባል ምክንያቱ አበዳሪው ገንዘቡን በሌላ ተግባር ላይ ከማዋል ይልቅ ለተባድሪ ስለሰጠ፣ ስለዚያ ውለታ ነው ተብሎ ሊታሰብ ይቻላል። ሁለት አይነት ዎለድ አለ። አንደኛው ቀጥተኛ ዎለድ ሲባል ሁለተኛው ተደራራቢ ዎለድ ይባላል። ቀጥተኛ ዎለድ ከዋናው ዕዳ አንጻር ሁልጊዜ እኩል በሆነ ውድር የሚገኝ ዎለድ ነው። በምሳሌ ለማየት ያክል፦ አለሚቱ ከባንክ 1000 ብር በቀጥተኛ ዎለድ ብትበደር እና የዎለዱ ውድር በዓመት 10% ቢሆን፣ እንግዲህ የዎለድ እዳዋ በየዓመቱ 100ብር ይሆናል ማለት ነው። ስለዚህም በመጀመሪያው ዓመት መጨረሻ ሙሉው እዳዋ 1100 ብር፣ በሁለተኛው ዓመት መጨረሻ 1200 ብር ......ወዘተ እያለ ይሄድና በመቶኛው ዓመት መጨረሻ እዳዋ 2000 ብር ይሆናል። በዚህ አይነት የዎለድ ስርአት አጠቃላዩ እዳ ከዋናው እዳ እጥፍ ለመሆን አንድ መቶ አመት ይወስድበታል ማለት ነው። ሌላኛው ዓይነት ዎለድ \"ተደራራቢ ዎለድ ነው። በብዙ አበዳሪዎች ዘንድ ተጠቃሚነት ያለውም ይህ ዓይነቱ የዎለድ ስርዓት ነው። ተደራራቢ ዎለድ እሚባለው ከዋናው ብድር መጠን ላይ በወለድ የተጠራቀመ እዳ ተደርቦበት የሚሰላ ዎለድ ነው። ለምሳሌ፦ አለሚቱ ከባንክ 1000 ብር በተደራራቢ ዎለድ ብትበደር እና የዎለዱ ውድር በዓመት 10% ቢሆን፣ እንግዲህ አጠቃላይ እዳዋ በአመቱ መጨረሻ 1100 ብር ይሆናል ምክንያቱም የአንድ ሺህ አንድ ፐርሰንት መቶ ስለሆነ። ይሁንና የሚቀጥለው አመት መጨረሻ እዳዋ ሲሰላ፣ ከዋናው እዳ፣ ከአንድ ሺው ብር ብቻ ሳይሆን ተደራቢው መቶ ብር ታክሎበት ከአንድ ሺህ አንድ መቶው ላይ ነው። ስለዚህ የወለድ እዳዋ መቶ አስር ብር ነው። አጠቃላይ እዳዋ 1210 ብር ይሆናል። በሶስተኛው ዓመት 1331 ብር.....ወዘተ ይልና....በመቶኛው ዓመት አጠቃላይ እዳዋ $13,780,612.34 (አስራ ሶስት ሚሊዮን ብር በላይ) ይደርሳል ማለት ነው። ይህ እንግዲህ ተደራራቢ ወለድ ከቀጥተኛ ዎለድ የቱን ያክል በፍጥነት እንደሚያድግ ያሳያል። የተደራራቢ ዎለድ አጠቃላይ ዕዳ በሂሳብ ቋንቋ በቀላሉ ሊሰላ ይችላል። ለዚህ ሲባል የተሰራ ቀመር አለ። ይሄውም፦ መጪ አጠቃላይ ዕዳ = ዋናው ዕዳ *(1+ ውድር)ጊዜ ለምሳሌ የአለሚቱን የመቶ አመት ዕዳ ለማስላት፣ ዋናው ዕዳን በ አንድ ሺህ እንተካለን፣ ውድሩ 10% ስለሆነ በ 0.1 ይተካል፣ ጊዜው ደግሞ መቶ አመት ስለሆነ በ 100 ይተካል። ስለሆነም፣ መጪው አጠቃላይ እዳ = 1000*(1+0.1)100 ይሆንና በካልኩሌተር ሲሰላ $13,780,612.34 ይገኛል ማለት ነው።"} {"id": "3376", "contents": "ሶማሊላንድ እውቅና ያልተሰጠው በስራው ግን እንደ አንድ ልዑላዊ ሃገር የሚንቀሳቀስ በአፍሪካ ቀንድ በሰሜን ምስራቅ ሶማሌ የሚገኝ አካል ነው። ግንቦት ፲ ቀን ፲፱፻፹፫ ዓ/ም፥ የሶማሊላንድ ሕዝብ ነጻነቱን አውጆ ከሶማሌ ፲፰ ክፍለ ሀገራት ፭ቱን አካቶ ይዟል። ይህም በጅቡቲ፣ በኢትዮጵያ፣ በቀድሞው የጣልያን ሶማሊላንድና በአደን ባሕረሰላጤ የሚካለለውን ፻፴፯ ሺ ፮መቶ ካሬ ኪሎሜትር የሚሸፍነውን ቦታ ከሞላ ጎደል ይሸፍናል። የሶማሊላንድ ዋና ከተማ ሃርጌሳ ነው። እውቅና ባያገኝም አካሉ ሳይዋዥቅ እንደ መንግሥት እየሠራ ይገኛል። በመስከረም ፲፰ ቀን ፲፱፻፺፰ ዓ/ም በተደረገው የከተሞች የሊቀመንበርና የሕዝብ ተወካዮች ምርጫ ኡዱብ ፓርቲ ሲያሸንፍ በተለያዩ ታዛቢዋ ትክክለኛና ነጻ ምርጫ እንደ ነበር ዘገባ ቀርቧል። ይህም ሶማሊላንድ ላቀረበችው የእውቅናው ጥያቄ ድጋፍ ይሰጣል የሚሉ ወገኖች አሉ።"} {"id": "3388", "contents": "«አበበ በሶ በላ።» በብዙ የአማርኛ የጽሑፍ ትምህርቶች ውስጥ የመጀመሪያው ዓረፍተ ነገር ነው። «አበበ በሶ በላ» ለመጀመሪያ ጊዜ በስፋት ጥቅም ላይ የዋለው በበ1970ዎቹ መሠረተ ትምህርት ዘመቻ ጊዜ ነበር። ከ«በ» ውጪ ከ«በ» ጋር የሚመሣሰሉ ሌሎች ሶስት ብቻ ፊደላትን የያዘ በመሆኑ ለማንበብ ይቀላል። «በ» ለመጻፍም ቢሆን በጣም ከሚቀሉት ፊደላት ስለሚቆጠር፣ ቀሪዎቹ ፊደላትም ከርሱ ጋር በጣም ስለሚመሳሰሉ ለመጻፍም ብዙ የማይከብድ ዓረፍተ ነገር ነው። ከዚሁ ጋር የሚመሣሰሉ ሌሎች ዓረፍተ ነገሮች፦ ጫላ ጩቤ ጨበጠ። (በተለይ ጨ እና ጠ) ጨቡዴ ጣሳ አጠበ።"} {"id": "3406", "contents": "1937 አመተ ምኅረት ነሐሴ 9 ቀን - ጃፓን እጁን ሰጥቶ 2ኛ አለማዊ ጦርነት ጨረሰና ኮርያ ከጃፓን ነጻ ወጣ። ፍራንክሊን ሮዘቨልት በአሜሪካ ምርጫ ለአራተኛ ዘመን ፕሬዚዳንት ተመረጡ። ሚያዝያ 22 ቀን - አዶልፍ ሂትለር ዮፍታሄ ንጉሴ"} {"id": "3532", "contents": "ነቀምት በኢትዮጵያ የኦሮሚያ ክልል ከተማ ሲሆን በምሥራቅ ወለጋ ዞንና በጉቶ ዋዦ ወረዳ ይገኛል። በ1998 ማዕከላዊ የስታትስቲክስ ባለስልጣን እንደተመነው የ84,506 ሰው መኖሪያ ሲሆን ከነሱም 42121 ወንዶችና 42,385 ሴቶች ይገኙበታል። በሌላ ገለልተኛ ትምና ደግሞ የ76,727 ሰው መኖሪያ ተደርጎ ተገምቷል። የከተማው አቀማመጥ በ9°05′ ሰሜን ኬክሮስ እና 36°32′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ነው። ነቀምት እያድጉ ክክካልልሉ ^ ማዕከላዊ የስታትስቲክስ ባለስልጣን, population.pdf ^ Butler, Rhett A., 2005 population estimates for cities in Ethiopia"} {"id": "3538", "contents": "ሻሸመኔ በኢትዮጵያ የኦሮሚያ ክልል ከተማ ሲሆን በምስራቅ ሸዋ ዞንና በሻሸመኔ ወረዳ ይገኛል። በ1998 ማዕከላዊ የስታትስቲክስ ባለስልጣን እንደተመነው የ93,156 ሰው መኖሪያ ሲሆን ከነሱም 46,882 ወንዶችና 46,274 ሴቶች ይገኙበታል። በሌላ ገለልተኛ ትምና ደግሞ የ85,219 ሰው መኖሪያ ተደርጎ ተገምቷል። የከተማው አቀማመጥ በ7°11′ ሰሜን ኬክሮስ እና 38°35′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ነው። ^ ማዕከላዊ የስታትስቲክስ ባለስልጣን, population.pdf ^ Butler, Rhett A., 2005 population estimates for cities in Ethiopia"} {"id": "7414", "contents": "1 January 471 - 30 August 471 እ.ኤ.ኣ. = 463 ዓ.ም. 31 August 471 - 31 December 471 እ.ኤ.ኣ. = 464 ዓ.ም."} {"id": "7420", "contents": "1 January 468 - 29 August 468 እ.ኤ.ኣ. = 460 ዓ.ም. 30 August 468 - 31 December 468 እ.ኤ.ኣ. = 461 ዓ.ም."} {"id": "7432", "contents": "1 January 462 - 29 August 462 እ.ኤ.ኣ. = 454 ዓ.ም. 30 August 462 - 31 December 462 እ.ኤ.ኣ. = 455 ዓ.ም."} {"id": "3628", "contents": "ዋጋዱጉ የቡርኪና ፋሶ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 962,100 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 12°22′ ሰሜን ኬክሮስ እና 01°31′ ምዕራብ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል። በ1433 ዓ.ም. የዮንዮንሴ ወገን የኒንሲን ወገን ሲያሸንፍ ከተማውን ከኒንሲ ይዘው ስሙን ከኩምቢ-ቴንጋ ወደ ዎጎዶጎ ቀየሩት። በጊዜ 'ዎጎዶጎ' እንደ ዛሬው አጠራር 'ዋጋዱጉ' ሆነ።"} {"id": "3634", "contents": "ባንጊ (Bangui) የመካከለኛው አፍሪካ ሪፑብሊክ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 810,000 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 669,800 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 04°23′ ሰሜን ኬክሮስ እና 18°37′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል። ከተማው በፈረንሳዮች በኡባንጊ ወንዝ ላይ በ1881 ዓ.ም. ተመሠረተ።"} {"id": "3646", "contents": "ሌፍኮዚያ (Λευκωσία, Lefkoşa) የቆጵሮስ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 197,600 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 35°09′ ሰሜን ኬክሮስ እና 33°21′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል። ሌፍኮዚያ በጥንት ሌድራ የተባለ ከተማ-አገር ነበር። የሌድራ ንጉስ ኦናሳጎራስ ለአሦር ንጉስ አስራዶን በ680 ክ.በ. ቀረጥ እንደ ገበሩ ይመዘገባል። 300 ክ.በ. ገዳማ በግብጽ ንጉሥ 1 ፕቶሎማዮስ ልጅ በሌኮስ አዲስ ተሰርቶ ስሙ ደግሞ ሌፍኮጤያ ሆነ። በግሪክና ሮማውያን ዘመኖች ትልቅ መንደር አልነበረም። በ340 ዓ.ም. መጀመርያ ኤጲስ ቆፖሱን ትሪፊሊዮስን ባገኘው ጊዜ ስሙ ሌድሪ ወይም ሌፍኩሲያ ተባለ። በወደቦቹ ላይ አደጋ በአረቦች ስለ ተጣለ ሰዎችም ወደ ሌፍኮዚያ ስለ ሸሹ ከተማው በትልቅነት አደገና በ10ኛ ክፍለ ዘመን ገዳማ የደሴቱ ዋና ከተማ ሆነ። በ1184 ዓ.ም. ፈረንጆች (የመስቀል ጦርነት ሠራዊት) ያዙትና ስሙን ኒኮሲያ አሉት። ስለዚህ እስከ ዛሬ ድረስ በምዕራባውያን አገራት ቦታው 'ኒኮሲያ' ይባላል።"} {"id": "3664", "contents": "አስመራ የኤርትራ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨመር 899,000 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 400,000 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 15°20′ ሰሜን ኬክሮስ እና 38°58′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል። አሥመራ የተነሣ በ12ኛ ክፍለ ዘመን አራት መንደሮች ሲዋሀዱ ነበር። እነሱም ጘዛ ጉርቶም፣ ጘዛ ሸለለ፣ ጘዛ ሰረንሰርና ጘዛ አስማኤ የተባሉ ወገኖች ነበሩ። ወንበዶችን ካሸነፉ በኋላ መንደሮቹ ሲዋሀዱ አዲስ ስም አርባዕተ አሥመራ (ማለት፣ አራቶችዋ ተባብረው) ወጣለት።"} {"id": "3700", "contents": "ኩዌት ከተማ የኩዌት ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨመር 1,709,800 (ዙሪያ) ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 32,600 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 29°20′ ሰሜን ኬክሮስ እና 48°00′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል።"} {"id": "3754", "contents": "ማልትኛ የሴማዊ ቋንቋዎች ቤተሠብ አባል ነው። በሜድትራኒያን ባሕር ውስጥ በሚገኘው ደሴት አገር በማልታ ላይ ይናገራል። መንስኤው ከቅርብ ዘመዱ ከአረብኛ ነው። ከሁሉ የሚመስለው የቱኒዚያ አረብኛ ሆኖም ከማልታ ቅርብ ጊዜ ታሪክ የተነሣ ብዙ ቃላትና ድምጽ ከጣልኛ እና ከእንግሊዝኛ ወስዷል። ከሴማውያን ቋንቋዎች ሁሉ ማልትኛ ብቻ በላቲን አልፋቤት የተጻፈ ነው። በ1928 ዓ.ም. ማልትኛና እንግሊዝኛ የደሴቱ መደበኛ ቋንቋዎች ተደረጉ። ከዚያ ዓመት በፊት መደበኛው ቋንቋ ጣልኛ ነበር። ዛሬ የተናጋሪዎቹ ቁጥር 371,900 ነው። ከነዚህም ውስጥ በአውስትራሊያ፥ አሜሪካና ካናዳ የሚችሉት ይገኛሉ። በማልትኛ ከሁሉ መጀመርያው ሰነድ በ1460 ዓ.ም. አካባቢ በፔትሮ ካሻሮ የተቃኘው ግጥም ካንቲሌና ነው። ይሁንና ለረጅም ዘመን ማልትኛው ስነ-ጽሑፋዊ ሳይሆን በብዛት የመነጋገርያ ቋንቋ ነበርና ጽሕፈት የተደረገው በአረብኛ በኋላም በጣልኛ ነበር። የማልትኛ ስዋሰው መሠረት ከአረብኛ ሲሆን ከሮማንስ ቋንቋዎች በተለይ ከሲሲልኛና ከኖርማንኛ ቀበሌኞች ጽኑእ ተጽእኖ ይገኛል። ቅጽል በስም ይቀደማል። እንደ አረብኛ ወይም እንደ ዕብራይስጥ መስተፃምሩ በስምና በቅጽል ይታያል። ለምሳሌ It-tifel il-kbir ኢት-ቲፈል ኢል-ክቢር = ትልቁ ልጅ። ይህ ደንብ ግን ከሮማንስ ቋንቋዎች ለተበደሩ ስሞች ወይም ቅጽሎች አይደለም። የስም ቁጥር የሚታይበት ዘዴ ለሮማንስና ለሴማዊ ቃላት ይለያያል። እንደተለመደ ለሴማዊ ስሞች ብዙ ቁጥር ለማመልከት -iet ወይም -ijiet (-የት, -ኢየት) ይጨመር። ለምሳሌ art፥ አርት (መሬት) => artijiet፥ አርቲየት (መሬቶች) ይሆናል። ደግሞ እንደ ሴማውያን ልሣናት ለአንዳንድ ስሞች 'ሰባራ ብዙ ቁጥር' ይገኛል፣ ለምሳሌ ktieb ክትየብ (መጽሐፍ) => kotba ኮትባ (መጻሕፍት)፣ raġel ራጀል (ሰው) => irġiel ኢርጅየል (ሰዎች)። ለሮማንስ ስሞች ግን የብዙ ቁጥር ባዕድ መነሻ -ኢ (-i) ሊሆን ይችላል."} {"id": "3772", "contents": "ፓናማ ከተማ (እስፓንኛ፦ Ciudad de Panamá /ሲዩዳድ ዴ ፓናማ/) የፓናማ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 1,053,500 (ዙሪያ) እና 437,200 (ከተማው) ሆኖ ይገመታል። ከተማው 08°58′ ሰሜን ኬክሮስ እና 79°32′ ምዕራብ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል። ከተማው መጀመርያ በስፓንያውያን በ1511 ዓ.ም. ተመሠረተ። በ1663 ዓ.ም. እንግሊዛዊ ዠብደኛ ሄንሪ ሞርጋን ቢያጠፋውም፣ በ1665 ዓ.ም. ቅርብ በሆነበት ሰፈር ዳግመኛ ተሠራ።"} {"id": "3778", "contents": "ቡካረስት (ሮማንኛ፦ București /ቡኩረሽቲ/) የሮማኒያ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 2,600,000 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 1,931,838 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 44°25′ ሰሜን ኬክሮስ እና 26°07′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል። ቡካረስት ከ1452 ዓ.ም. ጀምሮ ይታወቃል። በአፈ ታሪክ ዘንድ የተመሠረተው ቡኩር በተባለ እረኛ ነበር።"} {"id": "3784", "contents": "አፒያ የሳሞያ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 35,900 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 13°19′ ደቡብ ኬክሮስ እና 171°45′ ምዕራብ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል።"} {"id": "3802", "contents": "ሳንስክሪት ጥንታዊ የሕንድ ቋንቋ ነበር። ለሕንዱ ለቡዳ እና ለጃይን ሃይማኖቶች እንደ ቅዱስ ቋንቋ ተቆጠረ። ብዙ ዘመናዊ ቋንቋዎች እንደ ህንዲ ማራጢ ወዘተ. የወጡ ከሳንስክሪት ነው። በዚህ ረገድ እንደ ሮማይስጥ ለአውሮጳ ወይም እንደ ግዕዝ ለኢትዮጵያ የሚመስል ሁናቴ አለው። ቋንቋው ዛሬ ባይነገርም እስከ ዛሬ ድረስ በኡታርኻንድ ክፍላገር ውስጥ ይፋዊ ኹኔታ አገኝቷል። በብዙ አይነት ፈደሎች ሊጻፍ ይቻላል። ሳንስክሪት ቃላት በሷዴሽ ዝርዝር (ይህ ቋንቋ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "3820", "contents": "አንካራ የቱርክ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 3,582,000 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 3,456,100 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 39°55′ ሰሜን ኬክሮስ እና 32°50′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል። በኬጢያውያን መንግሥት ዘመን (ከ1200 አክልበ አስቀድሞ) ሥፍራው አንኩዋሽ ተባለ። በግሪኮች ዘመን ይህ አንኩራ (Áγκυρα) ሆነ። በጥቅምት 3 ቀን 1916 ዓ.ም. አንካራ የቱርክ ዋና ከተማ ሆነ።"} {"id": "3826", "contents": "ለንደን የዩናይትድ ኪንግደም ዋና ከተማ ነው። ለንደን የእንግሊዝ እና የእንግሊዝ ዋና ከተማ እና ትልቁ ከተማ ነች። በደቡብ-ምስራቅ እንግሊዝ የሚገኘው በቴምዝ ወንዝ ላይ እስከ 50 ማይል (80 ኪሜ) ርቀት ላይ እስከ ሰሜን ባህር ድረስ ይቆማል እና ለሁለት ሺህ ዓመታት ትልቅ ሰፈራ ነበር። የለንደን ከተማ፣ ጥንታዊው ዋና እና የፋይናንሺያል ማእከል፣ በሮማውያን ሎንዲኒየም የተመሰረተች እና ከመካከለኛው ዘመን ድንበሮች ጋር ይዛለች። ከ 19 ኛው ክፍለ ዘመን ጀምሮ ፣ “ለንደን” እንዲሁ በዚህ ዋና ዙሪያ ያለውን ሜትሮፖሊስ ጠቅሷል ፣ በታሪክ በሚድልሴክስ ፣ ኤሴክስ ፣ ሰርሪ ፣ ኬንት እና ኸርትፎርድሻየር አውራጃዎች መካከል የተከፋፈለ ሲሆን ይህም ታላቁን ለንደን ያቀፈ ፣ በታላቋ ለንደን ባለስልጣን የሚተዳደር። ከለንደን ከተማ በስተ ምዕራብ የምትገኘው የዌስትሚኒስተር ከተማ ለዘመናት ብሄራዊ መንግስት እና ፓርላማን ይዟል። ለንደን ከአለም አቀፋዊ ከተሞች አንዷ በመሆኗ በኪነጥበብ ፣በንግድ ፣በትምህርት ፣በመዝናኛ ፣በፋሽን ፣በፋይናንሺያል ፣በጤና አጠባበቅ ፣በመገናኛ ብዙሀን ፣በቱሪዝም እና በኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ላይ ጠንካራ ተጽእኖ ታደርጋለች ስለዚህም አንዳንዴ የአለም ዋና ከተማ ተብላ ትጠራለች። አጠቃላይ የሀገር ውስጥ ምርት (€801.66 ቢሊዮን በ2017) በአውሮፓ ውስጥ ትልቁ የከተማ ኢኮኖሚ ያደርገዋል። እ.ኤ.አ. በ 2019 ከፓሪስ በኋላ በአውሮፓ ውስጥ ከፍተኛው እጅግ ከፍተኛ ባለሀብቶች ቁጥር እና ከሞስኮ በኋላ በአውሮፓ ውስጥ ካሉት የየትኛውም ከተማ የቢሊየነሮች ሁለተኛ ደረጃ ላይ ይገኛል ። በአውሮፓ ትልቁ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት፣ ኢምፔሪያል ኮሌጅ ለንደን በተፈጥሮ እና በተግባራዊ ሳይንስ፣ የለንደን ኢኮኖሚክስ በማህበራዊ ሳይንስ ትምህርት ቤት እና አጠቃላይ ዩኒቨርሲቲ ኮሌጅ ለንደንን ያጠቃልላል።ከተማዋ የየትኛውም ከተማ ባለ 5-ኮከብ ሆቴሎች መኖሪያ ነች። በዚህ አለም."} {"id": "3832", "contents": "ሀኖይ (Hà Nội) የቪየትናም ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 2,543,700 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 1,396,500 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 21°01′ ሰሜን ኬክሮስ እና 105°52′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል። ሃኖይ ዕጅግ ጥንታዊ ከተማ ሆኖ ባታሪክ መዝገብ ብዙ ስሞች ነበሩት። ድሮ ቻይናዎች ቬትናምን ከገዙ በፊት ከተማው ቶንግ ቢኝ ተባለ፤ በኋለኛ ዘመን ደግሞ ሎንግ ዶ ሆነ። በ858 ዓ.ም. ስሙ ዳይ ላ ሆነ። በ1002 ዓ.ም. ዋና ከተማ ሲሆን ስሙ ደግሞ ጣንግ ሎንግ ሆነ። ከ1002 እስከ 1389 ዓ.ም. ድረስ የቬትናም ዋና ከተማ ሲሆን ቆየ። በ1389 ስሙ ደግሞ ዶንግ ዶ ሆነ። በ1400 ዓ.ም. ቻይናዎች ወርረው ያዙትና ስሙን ዶንግ ጯን አሉት። በ1420 ዓ.ም. ወደ ቬትናም ሕዝብ ሲመለስ ስሙ በዚያን ጊዜ ዶንግ ኪኝ ሆነ። ከ1770 እስከ 1794 ዓ.ም. ድረስ ስሙ ባክ ጣኝ ሆነ። በ1794 ዓ.ም. እንደገና ስሙ ጣንግ ሎንግ ሆነ። በመጨረሻም በ1823 ዓ.ም. ስሙ ሃኖይ (ሃ ኖይ) ሆኗል።"} {"id": "13498", "contents": "'የጫካው አምላክ ራስ ' የተባለው የ ማይክል አንጄሎ ቡናሮቲ የመጀመሪያ ስራው ነው። ይህን ቅርጽ የሰራው እድሜው 13 እያለ ነበር። ይህ ቅርጽ በጥንቃቄ አስመስለው የቀረጹት ነው። ዋናው የማይክል አንጄሎ ቅርጽ ሐውልት የደረሰበት አይታወቅም ጠፍቷል። ሎሬንዞ ዘ ማግኒፊኮ የሳን ማርኮ አትክልት ስፍራ ሲጎበኝ ይህንን ቅርጽ ያያል በጣምም ይገረማል። ነገር ግን የቅርጹ እድሜ እና ጥርሶቹ አብረው አይሄዱም በዚህ እድሜ ያለ ሰው እንዲህ ያለ ሙሉ ጥርስ አይኖረውም ብሎ አስተያየት ሰጠ። ማይክል አንጄሎም ይህን እንደስማ ወዲያውኑ አንዱን ጥርስ ሸረፈው እና ሌሎቹንም አሮጌ እንዲመስሉ አደረጋቸው። ሎሬንዞ ጉብኙቱን ጨርሶ ሊመለስ ሲል በድጋሚ ቅርጹን ቢመለከተው ልክ እሱ እንደተናገረው አድርጎት በማየቱ በጣም ተገረመ። ከዚያም ለማይክል አንጄሎ ቡናሮቲ ደጋፊው ሆነ። ቅርጹ የት እንደደረሰ አይታወቅም ጠፍቷል Artists Life — Michaelengelo, page 14,15 — Enrica Crispino, 2001, Giunti Editore. The Life of Michelangelo Buonarroti, page 23 — John Addington Symonds, BiblioBazaar. The Boy Michelangelo carving the head of the Faun - Sculputure of Cesare Zocchi (end of nineteenth century). It is in Casa Buonarroti ^ Artists Life — Michaelengelo, page 9 — Enrica Crispino. ^ Lorenzo the Magnificent and young Michelangelo."} {"id": "13540", "contents": "ሐመልማል አባተ የኢትዮጵያ ታዋቂ ድምፃዊ ስትሆን ብዙ ዘመናዊ የሙዚቃ ስራዎችን በማቅረብ ትታወቃለች። ሐመልማል ያደገችው አሰበ ተፈሪ ሲሆን ሙያዋን የጀመረችው በቤተ ክርስትያን ዘማሪ ሆና ነው። የመጀመሪያው አልበሟ የወጣው በ፲፱፻፸፮ ዓ.ም. ነው። ሐመልማል አባተ የሁለት ሴት ልጆች እናት ናት። ግንቦት ፲፫ ቀን ፳፻፬ ዓ.ም. በመካኒሳ መንገድ አቦ ተብሎ በሚታወቀው አካባቢ የሚገኘው የአርቲስት ሐመልማል ቪላ ቤት በእሳት ቃጠሎ የወደመ ሲሆን የቃጠሎው መንስኤ ወደ ቤቱ የሚመጣው የኤሌክትሪክ ኃይል ከፍተኛ መዋዠቅ እንደሆነ ይጠቀሳል። ከድምፃዊነትም አልፎ ሐመልማል የራሷን የሙዚቃ አሳታሚ ድርጅት አመል ፕሮዳክሽንስ በሚል ስም አቋቁማለች። ከሙዚቃ ሥራ በተጨማሪም ሐመልማል በንግድ ዘርፍ በግንባታ ስራ እንዲሁም አመል ካፌ ተሞክሮ አላት። እርሳኝ (፲፱፻፺ ዓ.ም.) ስደት (2001 እ.ኤ.አ.) ጊዜ ሚዛን (፲፱፻፺፰ ዓ.ም.) ያደላል (2013 እ.ኤ.አ.) ^ ሀ ለ Jossy In Z House ^ ሀ ለ አዲስ አድማስ፣ ድምፃዊ ሐመልማል አልበም አሳተመች የሞሃ ፔፕሲ ለአልበሙ ከግማሽ ሚ. ብር በላይ አውጥቷል ^ ሀ ለ ኢ.ቢ.ኤስ. ቴሌቪዥን «እንጫወት» ዝግጅት፣ ሐመልማል አባተ ቃለ መጠይቅ ^ Awramba Times፣ የአርቲስት ሐመልማል አባተ ቪላ በእሳት ቃጠሎ ወደመ"} {"id": "13558", "contents": "አቢ ላቀው ወይም በሙሉ ስሟ አበባ ላቀው የኢትዮጵያ ታዋቂ ዘፋኝ ስትሆን ዘመናዊ የሙዚቃ ስራወችን በማቅረብ ትታወቃለች። አቢ ላቀው በጐንደር ከተማ የተወለደች ሲሆን ትምህርቷን የተከታተለችውም በህብረት ትምህርት ቤት ነው። አቢ ላቅወ እጀጉን ትወዳጅ ዘፈኖች ካላቸው"} {"id": "13582", "contents": "አለማየሁ እሸቴ (1941-2021) ታዋቂ ኢትዮጵያዊ ዘፋኝ ሲሆን ብዙ ዘመናዊ የሙዚቃ ስራዎችን በማቅረብ ይታወቃል። አለማየሁ እሸቴ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርቱን በአርበኞች ት/ቤት ተከታትሎ ባደረበት ጥልቅ የሙዚቃ ስሜትና ባለው ግሩም ተሰጥኦ ተገፋፍቶ ድምጻዊነቱን በፖሊስ ሠራዊት ሙዚቃ ክፍል ጀመረ። ብዙዎቹ የአለማየሁ ዘፈኖች ከስሜት በሚያፈልቃቸው ዜማዎች ዘመናዊነት የሚታይባቸውና ከውጭ ሀገር ዘፈኖች ጋር ይመሳሰላሉ። ቀደም ሲል «እዬዬ»፣ «ማሪኝ ብዬሻለሁ» በተሰኙት ዜማዎቹና «ስቀሽ አታስቂኝ»፣ «ማን ይሆን ትልቅ ሰው»፣ «እንደ አሞራ ክንፍ አውጥቼ ልብረራ» በሚላቸው ዘፈኖቹ በብዙዎች ዘንድ የታወቀ አርቲስት ነው። ለሚስቱና ለልጆቹ ማቆላመጫ «ውዷ ባለቤቴ!» የምትል ዜማ ተጫውቷል። አለማየሁ እስካሁን ድረስ ከ፷፪ በላይ ዜማዎቹ በሸክላ ተቀርጸው ፲፭ ሺህ ያህሉ ተሽጠውለታል። ^ ሀ ለ ሐ ናሽናል ቢብሊዮግራፊ ቡድን፣ የአንጋፋ አርቲስቶች መዝገበ የሕይወት ታሪክ፣ መጋቢት ፳፻፣ ገጽ 30-31 (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "13630", "contents": "ሐምሌ ፲፱ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፫፻፲፱ ኛው ዕለት ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በዘመነ ዮሐንስ ፵፯ ዕለታት ሲቀሩ፤ በዘመነ ማቴዎስ፤ ማርቆስ እና ሉቃስ ደግሞ ፵፮ ዕለታት ይቀራሉ ። የቅዱስ ገብርኤል በዓለ ንግሥ ፣ ቅዱስ ቂርቆስንና እናቱ ቅድስት ኢያሉጣን ከእሳት ውስጥ ያወጣበት ቀን ። ፲፰፻፳፫ ዓ/ም ቤልጂየም ነጻ ስትሆን ቀዳማዊ ሊዮፖልድ የአገሪቷ ንጉሥ ሆኑ። ፲፱፻፵፬ ዓ/ም የግብጽ ንጉሥ ፋሩቅ ዙፋናቸውን ለልጃቸው ንጉሥ ፉዋድ ለቀቁ። ፲፱፻፵፭ ዓ/ም በኩባዊው ፊደል ካስትሮ መሪነት ሞንካዳ በሚባል የሠራዊት ሠፈር ላይ የተሞከረው ያልተሳካ ጥቃት በአገሪቱ ፕረዚደንት ፉልጀንሲዮ ባቲስታ ላይ የተከሰተውን የኩባ አብዮት የመጀመሪያ ድርጊት ሆነ። ፲፱፻፵፰ ዓ/ም የግብጽ መሪ ጋማል አብደል ናሰር የዓለም ባንክ ለአስዋን ግድብ ሥራ ብድር/ዕርዳታ ሲከለክላቸው በምላሽ የሱዌዝ ን ቦይ የኣገር ንብረት ኣደረጉት። ፲፱፻፷፯ ዓ/ም - የኢትዮጵያ ጊዜያዊ ወታደራዊ መንግሥት የከተማ ቦታን በግል መያዝ ክልክል መሆኑንና የከተማ መሬት ሲወረስም ምንም ካሣ እንደማይከፈል የሚያበሥረውን «የከተማ ቦታና ቤት አዋጅ» አወጣ። (እንግሊዝኛ) http://en.wikipedia.org/wiki/July 26"} {"id": "14914", "contents": "ለብልህ አይነግሩ ለድመት አያበሩ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሁለቶቹን ባህርይ የሚያሞካሽ አባባል ነው። ድመት በጭለማ የማየቷ ምስጢርና ብልህ ደግሞ ከሁሉ ቅድሞ ማወቁን።"} {"id": "16012", "contents": "ሸርሙጣ ስታረጅ አቃጣሪ ትሆናለች የአማርኛ ምሳሌ ነው። ምክንያቱም በምታረጅበት ጊዜ የድሮ ዉበቷና በግብረ ስጋ ግንኙነት ያላት ቺሎታና አቂም እንደድሮ አይሆንም በተጨማሪም በስራዋ ምክንያት የምያገባትም ሆነ የሚረዳት አይኖርም ስለዚህ ያላት በቸኛው ነገር ድሮ አብራ ያደረቻቸዉን ሰዎች ምስጢር እንደምታጋልጥ በማስፈራራት ገንዘብ ለማግኘት ትሞክራለች አለበለዚያ ታጋልጣለች, መራራትም ታቆማለች::"} {"id": "16024", "contents": "ሹመትና ቁመት ከልኩ አያልፍም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሹመትና ቁመት አይገኝ በምኞት"} {"id": "16036", "contents": "የሰው ሰውነት ለመሳል የሰው ልጅ ሰውነት በርግጥ ምን አይነት ውድርና ምን አይነት የጡንቻ እና የአጽም አቀማመጥ እንዳለው መረዳት አስፈላጊ ነው። እንዲሁ በዘፈቀደ መሳል፣ ስዕሉ ዕውነትነት እንዳይኖረው ያደርጋል። ይህ ከታች ያለው መመሪያ ይህን ችግር ለመፍታት ያገለግላል። (ስዕሉን ለማጉላት ይጫኑት)"} {"id": "16048", "contents": "ሹም መክሰስ ወጀድ ማረስ አይቸግርም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "16078", "contents": "የቤት እቃ አቀማመጥ ፩. የክፍልወ ዋና አትኩረት ከሆነው (ለምሳሌ እሳት ማንደጃ፣ ወይም ቴሌቪዥን ወይም መስኮት) ፊት ለፊት ትልቁን መቀመጫ (ብዙ ጊዜ ሶፋ) በሳሎንወ ወይም ትልቁን መመገቢያ ጠረጴዛ በመመገቢያ ክፍልወ ወይም ደግሞ መኝታወን ከመኝታወ ክፍልው ያስቀምጡ። ፪. ቀጥሎ ሌሎች መቀመጫወችን (ብዙ ጊዜ ወምበሮች ወይም ደግሞ ላቭ ሲት) በ900 ከትልቁ እቃወ አጠገብ ያስቀምጡ። ፫. እኒህ እቃወች ከሚሰሩት “L” ቅርጽ በአግድም ትይዩ ሌሎች ታናና ሁለት መቀመጫወች ያድርጉ። ፬. መቀመጫወች በንዲህ መልኩ ከተረጋጉ በኋላ ከትልቁ እቃ (መቀመጫ) ጀምሮ ያለውን ክፍተት መሙላት ይጀምሩ። ፭. ቀጥሎ አንስተኛ የሆኑ የቤት እቃወችን፣ ለምሳሌ ታናናሽ ጠረጴዛወችን፣ ሶፋ ጠረጴዛወችን፣ ምንጣፎችን ከመቀመጫወቹ አንጻር ይደርድሩ። ፮. በችግን ማፍያ ውስጥ የተቀመጡ ትንንሽ አትክልቶችን ከቤት እቃወ መካከል ያስቀምጡ። በባዶ ቦታ በሩቁ ለብቻቸው አያስቀምጡ። ፯. የትራስጌ መብራቶች፣ የወለል መብራቶችን ያስቀምጡ። መብራቶቾን በ3ነጥብ (3ማዕዘን ቅርጽ) ለማስቀመጥ ይሞክሩ። ፰. በርወንና መተላለፊያወን በቤት እቃወት እንዳልተዘጉ ያረጋግጡ። በቤትወ ውስጥ ሰወች እንደልባቸው መተላለፍ ይችላሉ? ወሬስ በመካከል በሚተላለፍ ሰው ሳይቋረጡ እንግዶች ማውራት ይችላሉ? የቤትወ መብራቶች 3 ማዕዘን ቅርጽ ይሰጣሉ?"} {"id": "13720", "contents": "እንደምን አደራችሁ አለቃ ሀሳባቸውን በሰምና ወርቅ በመግለጽ ጥበባቸው ተወዳዳሪ የላቸውም ይባላል። ታዲያ አንድ ቀን አንድ አውቃለሁ ባይ ሰውዬ ስለእርሳቸው ቅኔያዊ አነጋገር ምንም ቦታ እንደማይሰጥና በቅኔ ቢሰድቡት እርሱ ደግሞ ከዚያ በላይ በቅኔ መልሶ ሊሰድባቸው እንደሚችል ጉራውን ይነዛል። ጉራውንም የሰሙት ሰዎች አይ አንተ ሰው! ስለማታውቃቸው ይሆናል እንጂ የሚቻሉ አይደሉም። ይሰድቡሀል። ለማንኛውም ከፈለካቸው ወደገበያው መሄጃ መንገድ አከባቢ ስለማይታጡ ብቅ ማለት ትችላለህ ይሉታል። ሰውዬውም ቢያገኛቸው ለቅኔያቸው የሚሰጠውን መልስ እያሰላሰለ አህያውንም እየነዳ ወደ ገበያ ሲሄድ ያገኛቸዋል። ከዚያም ሰውዬው «አለቃ እንደምን አደሩ?» ይላቸዋል። አለቃም ትኩር አድርገው ያዩትና የተንኮል ሰላምታ መሆኑን በመረዳት «እግዚአብሄር ይመስገን ደህና ነኝ! እናንተስ ደህና አደራችሁ ወይ?» ብለው በትህትና ለሰላምታው መልስ ሰጥተው ይሸኙታል። ሰውዬውም ስላልተሰደብኩኝ መስደብ የለብኝም ብሎ እየተኩራራ ይመለስና እነዚያን ሰዎች ያገኛቸዋል። ኧሃ ከአለቃ ጋር ተገናኛችሁ? ምንስ ብለው ሰደቡህ? ሲሉት እርሱም አይ ምንም አልሰደቡኝም እንዲያውም በትህትና ሰላምታ ተለዋወጥን። እኔን ሊሰድቡኝ አይችሉም ብያችሁ የለም? አለ። እስቲ እንዴት ነበር የተባባላችሁት ሲሉት አይ እኔ አለቃ እንዴት አደሩ ስላቸው እሳቸውም በትህትና አንገታቸውን ዝቅ አድርገው “እግዚአብሄር ይመስገን እናንተስ እንዴት ናችሁ ነው” ያሉኝ አላቸው። ሰዎቹም ካንተ ጋር ሌላ ሰው ነበረ ወይ ሲሉት ኧረ የለም አህያዬን እየነዳሁ እሄድ የነበርኩ እኔ ብቻ ነበርኩኝ ሲላቸው አይ ወንድሜ !"} {"id": "15022", "contents": "ይታደሏል እንጂ አይታገሉም ከሚለው ርዕዮተ አለም የተወሰደ አባባል ነው።"} {"id": "15082", "contents": "ታኅሣሥ ፯ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፺፯ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፪፻፷፱ ቀናት፣ በዘመነ ዮሐንስ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፪፻፷፰ ቀናት ይቀራሉ። ፲፰፻፪ ዓ/ም የፈረንሲስ ንጉሠ ነገሥት ናፖሌዎን ቦናፓርት ከሚስቱ ከንግሥት ጆሴፊን ጋር ተፋታ። ፲፱፻፷፪ ዓ/ም የብሪታንያ የሕዝብ ተወካዮች ሸንጎ የነፍሰ ገዳዮችን የሞት ቅጣት በህግ ሰረዘ። ፲፱፻፶፫ ዓ/ም በወንድማማቾች መንግሥቱ ንዋይ እና ገርማሜ ንዋይ የተጸነሰሰው የታኅሣሥ ግርግር መፈንቅለ መንግሥት ኃይል እየተዳከመ በአንጻሩ ደግሞ ተቃዋሚዎቻቸው እያደር እየጎለመሱ መሄዳቸውን የተገነዘቡት ሽብርተኞች በቁጥጥራቸው ላይ የነበሩትን ሃያ መሳፍንት፣ መኳንንት፣ ሚኒስትሮችንና መኮንኖችን ወደ አረንጓዴ ሳሎን ያዛውሩና አልጋወራሹንና አዲሱን ጠቅላይ ሚኒስትር ለብቻቸው እንዲጠበቁ ያደርጋሉ። ጄነራል ጽጌ ዲቡ ወዲያው ከተቃራኒ ወገን በተተኮሰ ጥይት ሲገደሉ፣ እነ ጄነራል መንግሥቱ የያዟቸውን እስረኞት ረሽነው ለማምለጥ ወሰኑ። ፲፱፻፶፫ ዓ/ም የታኅሣሥ ግርግር ብርጋዴር ጄኔራል ጽጌ ዲቡ ከተቃራኒ ወገን በተተኮሰ ጥይት ተገደሉ። ፲፱፻፶፫ ዓ/ም የታኅሣሥ ግርግር ማለቂያ ዕለት ሜጄር ጄኔራል ሙሉጌታ ቡሊ፤ ራስስዩም መንገሻ፤ ራስ አበበ አረጋይ፤ አቶ መኮንን ሀብተወልድ፤ አባ ሐና ጅማ፤ በጠቅላላው አሥራ አምስት ሰዎች ተረሽነው ሞቱ። ፲፱፻፶፫ ዓ/ም የታኅሣሥ ግርግር ማለቂያ ዕለት የክብር ዘበኛ መኮንን የነበሩት ሻምበል ደረጀ ኃይለ ማርያም ሽብርተኞቹን በመቃወም የቤተ መንግሥቱን አጥር በታንክ ደምስሰው ሲገቡ ከሽብርተኞት ወገን በተተኮሰ ጥይት ተገደሉ። ሻምበል ደረጀ የስመ ጥሩው አርበኛ የኃይለ ማርያም ማሞ ልጅ እና የንጉሠ ነገሥቱ የልጅ ልጅ የልዕልት ሶፊያ ደስታ ባል ነበሩ። ፳፻፫ ዓ/ም የኢትዮጵያና የቅዱስ ጊዮርጊስ ቡድኖች እግር ኳስ ተጫዋችና አሰልጣኝ የነበረው በኩሩና ኮከቡ መንግሥቱ ወርቁ፣ በ፸ ዓመቱ አረፈ። መንግሥቱ ወርቁ በስድስት የአፍሪካ ዋንጫዎች የፍጻሜ ግጥሚያዎች የተሳተፈ ሲሆን፣ በ፫ኛው የአፍሪካ ዋንጫ ኢትዮጵያ ግብፅን ፬ ለ ፪ አሸንፋ ዋንጫ እንድታገኝ ሁለቱን ግቦች ያስቆጠረና በዚሁ በ፫ኛው የአፍሪካ ዋንጫ ፫ ግብ በማስቆጠሩም የኮከብ ግብ አግቢነት ክብር አግኝቷል፡፡ (እንግሊዝኛ) http://en.wikipedia.org/wiki/December_16 (እንግሊዝኛ) http://news.bbc.co.uk/onthisday/hi/dates/stories/december/16/newsid_3258000/3258437.stm (እንግሊዝኛ) http://www.nytimes.com/learning/general/onthisday/20091216.html"} {"id": "12334", "contents": "የአካዳሚ ሽልማት (እንግሊዝኛ፡ Academy Award፤ ሲነበብ፡ አካደሚ አዋርድስ) ወይም ኦስካር (እንግሊዝኛ፡ Oscar እየተባለ የሚጠራው በአሜሪካ የስዕል ጥበብ እና ሳይንስ ማዕከል የሚዘጋጅ አመታዊ የፊልም (ዘርፍ)ኢንዱስትሪ ተሳታፊዎች ሽልማት ነው። ይህ ሽልማት የሚሰጠው በአመት አንድ ጊዜ የሚካሄድ የምርጥ ፊልሞች መሸለሚያ ዝግጅት ላይ ነው። ይህ የሽልማት ዘርፍ በአለማችን ሚዲያ እድሜ ጠገቡ ነው። ሌሎች እንደ ግራሚ አዋርድስ፣ ኤሚ አዋርድስ፣ ጎልደን ግሎብ አዋርድስ እና ሌሎች የሚዲያ ዘርፍ ሽልማቶች ከዚሁ ሽልማት የተቀዱ ናቸው። ኦስካር በአለማችን ትልቁ የፊልም ሽልማት መድረክ ነው። ^ http://www.oscars.org/aboutacademyawards/index.html"} {"id": "16270", "contents": "ሩሃማ የኢትዮጵያ ፊልም ነው። ፊልሙ በሀገሪቱ ሲኒማ ቤቶች ረዥም ጊዜ የቆየ ሲሆን በህዝብ ዘንድ ከፍተኛ ተቀባይነትን አግኝቷል።"} {"id": "12370", "contents": "ኦሮምኛ ወይም አፋን ኦሮሞ በአፍሪካ ደረጃ ከአረብኛ እና ሃውዛኛ ቀጥሎ በብዛት የሚነገር ቋንቋ ነው። 263,000 የሚደርሱ ተናጋሪዎች በጎረቤት ሃገሮች ሶማሊያ እና ኬኒያ እንዳሉ ታውቋል። በአጠቃላይ ከ25 ሚሊዮን በላይ ተናጋሪዎች በኢትዮጵያ እና በኬኒያ ይገኛሉ። ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ቋንቋውን ለመጻፍ የሚጠቀመው የላቲን ፊደል ነው። ኬንያ ውስጥ የኣሉት ኦሮሞዎች ኦርማ በሚባል የነገድ ስም ይታወቃሉ። ደግሞ ይዩ፦ የኦሮምኛ ሷዴሽ ዝርዝር (ይህ ቋንቋ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "16294", "contents": "ለአብርሃም ሚስት፣ ሣራን ይዩ። ሣራ የኢትዮጵያ ፊልም ነው። ፊልሙ በሀገሪቱ ሲኒማ ቤቶች ረዥም ጊዜ የቆየ ሲሆን በህዝብ ዘንድ ከፍተኛ ተቀባይነትን አግኝቷል። (ይህ ባሕል ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "15154", "contents": "ለገደለ ጎፈሬ ላረጋገጠ ወሬ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ተገቢው ናቸው"} {"id": "16318", "contents": "የዓመፅ ኑዛዜ በደራሲ አቤ ጉበኛ በ፲፱፻፶፭ ዓ.ም. የተፃፈ ሲሆን 85 ገጾች አሉት። በመፅሐፉም የተገለፀው ታሪክ ሰፊ ሆኖ ደራሲው ባጭሩ ለመግለፅ ቀላልና አጭር በሆነ ዘዴ የፃፈው ነው። ታሪኩም አንድ ራሱን ወዳድ ሰው ታሪክ በኑዛዜ መልክ የሚገለፅበት ሲሆን፣ በአንድ የገጠር መንደር ውስጥ ጥሩ ኑሮ አላቸው ከሚባሉ ቤተሰቦች ውስጥ የወጣው ባለታሪክ ቤተሰቦቹን በድንገተኛ ህመምወያጣል። በድንገትም ያልተጠበቀ የቤተሰብ መበታተን ይደርሳል። በአጎቱ ሚስት ይፈፀምበት በነበረው ድርጊት ተማሮ ወደ ከተማ የኮበለለው ወጣት ባገኘው የትምሀርት ዕድል ተጠቅሞ አገሩንና ወገኖቹን መርዳትና መንከባከብ ሲገባው በተለያዩ ክፉ ነገሮች ተጠምዶ ይልቁንም በአልጠግብ ባይነት ከሚገባው በላይ ሃብት በማግበስበስና የወገኖቹንም ድርሻ ጭምር በመስበሰብ ለአገሩም ሆነ ለወገኖቹ የተጣለበትን ተስፋ ሳይፈፅም በሞት አፋፍ ላይ ሳለ የሚሰማውን ፀፀትና እሱን አይተው ሌሎች እንደ እርሱ ከመሆን እንዲቆጠቡ የሚናገርበት ሲሆን በተጨማሪም የርሱ ህይወት ትምህርት እንዲሆናቸው በመጨረሻም ሲበድላቸውና ሲያሳዝናቸው ለኖሩት ወንድሞቹና እንዲሁም ለወገኑ የሚያስተላልፈውን የኑዛዜ ቃል የምናይበት ነው። ናሽናል ቢብሊዮግራፊ ቡድን፣ መዝገበ ህትመት ዳሰሳ፣ ቅፅ 25፣ ቁጥር 5፣ 2000 ዓ.ም.፣ ገፅ 17-18"} {"id": "15184", "contents": "ለፍየል ቆላ ለሙክት ባቄላ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "13780", "contents": "መልግጌ አባስኩት (66)አለቃ ለቅሶ ሂደው ራት ከተበላ በኋላ ተጎዝጉዞ ከለቀስተኛ ጋር በመደዳ ይተኛሉ። ትንሽ ቆይቶ ፈሳቸው ይመጣባቸውና ቀስ ብለው ያለ ድምጽ ሊፈሱ አስበው ቂጣቸውን በጃቸው ከፍተው ቢለቁት ጠርር ብሎ ያሳፍራቸዋል። አለቃም አዝነው «አዬ መልግጌ አባስኩት» አሉ ይባላል።"} {"id": "15214", "contents": "ኒያላ ስታዲየም በአዲስ አበባ፣ ኢትዮጵያ የሚገኝና ለብዙ ጥቅሞች ሊውል የሚችል ስታዲየም ነው። ሶስት ሺህ ሰዎችን መያዝ ሲችል የኒያላ ስፖርት ክለብ መቀመጫ ነው። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "16342", "contents": "ሁለት ጓደኛሞች ተገናኝተው ሻይ ቡና ተባብለው ካፌ ገቡ ሁለቱም ሻይ በዳቦ አዘው ሲያወጉ አንደኛው ሻይውን ጨረሰ ሁለተኛው ደግሞ ሻይና ዳቦውን እኩል እየበላና እየጠጣ ነው ከዚያም ሻይ የጨረሰው ዳቦዬን ልንከር ብሎ ጠየቀው እሺ 'ንከር አለው ከዚያም ሲነክር ሻይውን ጨረሰው እንዴ ጭመቅ አለው ይባላል ..."} {"id": "51091", "contents": ""} {"id": "15292", "contents": "ላም ሲበዘበዝ ጭራዋን ያዝ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "15298", "contents": "ላም እሳት ወለደች እንዳትልሰው ፈጃት እንዳትተወውም ልጅ ሆነባት የአማርኛ ምሳሌ ነው። አጣብቂኝ ሁናቴን የሚገልጽ አባባል።"} {"id": "15310", "contents": "ግሸን ተራራ በአሁኑ ደቡብ ወሎ የሚገኝ ጥንታዊና ታሪካዊ ተራራ ነው። የታሪካዊነቱ ምንጭ የዕርስ በርስ ጦርነትን ለማስወገድ ሲባል እንደ ደብረ ዳሞ (ትግራይ) እና ወህኒ (ጎንደር) የነገስታት ወንድ ተገዳዳሪ ዝርያወች በአምባው ላይ ይታሰሩ ስለነበር ነው። አጼ ጅን አሰገድ ወንድሞቻቸውንና ወንድ ልጆቻቸውን በአምባ ግሸን እንዳሳሰሩ በዜና መዋዕላቸው ላይ ሰፍሮ ይገኛል። ሆኖም ግን ይህን ስራ እኒህ ንጉስ ያስጀምሩት ወይም ከሳቸው በፊት ይጀመር በታሪክ ተመዝግቦ የተገኘ እርግጠኛ ማስታወሻ የለም። በዚህ አምባ ላይ ለመጨረሻ ጊዜ ወንድ የነገስታት ዘሮችን ያሳሰሩ ንጉስ አጼ ናዖድ ነበሩ። በፖርቱጊዝ ተጓዦች ምክንያት ተራራው በጥንቶቹ አውሮጳውያን ዘንድ ታዋቂነትን አትርፎ ነበር። የዚህ ዘመን አውሮጳወች በግሸን ሳይሆን አምባ አማራ በማለት ያውቁት ነበር። ጆህን ሚልተን የተሰኘው የእንግሊዙ ታዋቂ ገጣሚ ይህ በርግጥም የጠፋው የገነት ተራራ ነው በሚል አስተሳሰብ በ1664 ስለተራራው እንዲህ ሲል ገጥሟል፦ Nor where Abassin Kings thir issue Guard, Mount Amara, though this by som suppos'd True Paradise under the Ethiop Line By Nilus head, enclosd with shining Rock, A whole days journy high, but wide remote ሌላው ታዋቂው የእንግሊዝ ደራሲ ኮልሪጅ እንዲሁ ስለዚህ ተራራ ገጥሟል። አህመድ ግራኝ አምባውን ለመያዝ ሁለት ጊዜ ሞክሮ ሳይሳካለት በሶስተኛው ግን በመቻሉ የተራራውን ኗሪወች በሙሉ እንደገደለ ዜና መዋዕሉ ያትታል። ግሸን ቤተክርስቲያን ወደ ግሸን ደብረ ከርቤ የሚያሻግረው ብቸኛው መንገድ]] ^ John Milton, Paradise Lost BOOK 4፣ 1664"} {"id": "15388", "contents": "ሻታውኳ በአሜሪካ አገር በ1866 ዓ.ም. የተመሰረተ የትምህርት እንቅስቃሴ ነው። በተለይ የታወቀው በ19ኛው ክፍለ ዘመን መጨረሻና በ20ኛው ክፍለ ዘመን መጀመርያ ሲሆን፣ አንዳንድ የሻታውኳ ተቋም እስከ ዛሬው ድረስ ስብስባ ያደርጋል። ሻታውኳ ከማስተማር በላይ ብዙ አይነት ባህላዊ መዝናናት፣ ንግግር፣ ሙዚቃ፣ ስብከት፣ ወዘተ. በማቅረቡ በተለይ ይታወቅ ነበር። «ሻታውኳ» በክረምት ወራት (ጁን፣ ጁላይና ኦገስት) የተሰበሰበ ማኅበር ነበር። መጀመርያው ማኅበር በሻታውኳ ሐይቅ፣ ኒው ዮርክ ክፍላገር ነበረ። (የሐይቁ መሃል ከጫፎቹ ይልቅ ጠባብ ስለሆነ፣ የሻታውኳ ትርጉም በኗሪዎች ቋንቋ «የታሰረ ከረጢት» ነው።) ይኸው ሻታውኳ ማኅበር «የእሁድ ትምህርት ቤት» (የክርስትና ትምህርት) አስተማሪዎች መልመጃ እንዲያገኙ የታሰበ «የክረምት ሠፈር» (ካምፕ) ነበር። መጀመርያው የሻታውኳ ተቋም የተመሠረተው በሜቶዲስት ሰባኪው ጆን ሄይል ቪንሰንት እና በንግድ ሽሪኩ ሉዊስ ሚለር ነበር። ይህም ተቋም በኒው ዮርክ እስካሁን ይገኛል። ለቤተሠብ ሁሉ ያገለገለ የትምህርት ክረምት ሠፈር ዕጅግ የተወደደ ሀሣብ ሆኖ፣ በአስር አመታት ውስጥ የሻታውኳ ማኅበሮች በአኅጉሩ በሙሉ ቶሎ ይስፋፋ ጀመር። በአገር ቤት በባቡር በሚደርሰው ሥፍራ አጠገብ ይገኙ ነበር። በቋሚ ሥፍራዎች ከተሰበሰቡት ሻታውኳዎች በላይ፣ በየመንደሩ በድንኳኖች የሚዛወሩ ሻታውኳዎች ነበሩ። ምንም ማእከላዊ ሥልጣን አልነበራቸውም፤ ስለዚህ «ነፃ ሻታውኳዎች» ተባሉ። አብዛኞቹ ሃይማኖታዊ ወይም የክርስቲያን መርሃግብር ቢኖራቸውም፣ ሌሎች ደግሞ በተለይ አለማዊ ዕውቀትና መዝናናት ያቅርቡ ነበር። በ20ኛው ክፍለ ዘመን መኪና፣ ራዲዮን፣ ፊልም፣ ቴሌቪዥንም ስለ ተፈጠሩ፤ ሕዝቡም በቀላሉ መዝናናትና ትምህርት ለማግኘት ስለ ቻሉ፣ በየጥቂቱ የዚህ አይነት መኅበር አስፈላጊነቱን ተወ። አሁን የሻታውኳ ታዋቂነት እጅግ ቀንሶ፣ ቢታወስ ለታሪካዊ ትዝታ ብቻ ይሆናል።"} {"id": "15394", "contents": "ግዝፈት በአንድ ነገር ውስጥ ያለ የቁስ ብዛት ማለት ነው። ወይንም፣ በተፈጥሮ ኅግጋት ጥናት የሚሰራበት ትርጉም፣ ግዝፈት ማለት የአንድ ቁስ ግዑዝነት መለኪያ ነው። የበለጠ ሲመነዘር፣ የአንድ ቁስ ግዝፈት፣ ያ ቁስ የያዘውን ፍጥነት እንዳይቀይር የሚያሳየው ተቃውሞ ልኬት ነው። ለምሳሌ በአንድ ዓይነት ጉልበት ፣ ትንሽ እና ትልቅ ድንጋይ ለማንቀሳቅስ ቢሞከር፣ ትንሹ በፍጥነት ያለብዙ ተቃውሞ ፍጥነቱን ሲቀይር ፣ ትልቁ ግን ዝግ ባለ ፍጥነት፣ በብዙ ተቃውሞና እልህ ይንቀሳቀሳል። ስለዚህ ትንሹ ድንጋይ ከትልቁ ድንጋይ ያነሰ ግዝፈት አለው እንላለን። አንድ ነገር ያለው ግዝፈት የትም ቦታ እኩል ነው። ከባህር ወለልም ሆነ ከተራራ ላይ፣ አንድ ቁስ አንድ ዓይነት ግዝፈት አለው ምክንያቱም በአንድ አይነት ሁኔታ ፍጥነቱን ለመቀየር እኩል ጉልበት ስለሚጠይቅ። በሌላ አባባል፣ ለጉልበት እሚያሳየው ተቃውሞ የትም ቦታ እኩል ነው። በጠፈር ኦና ሳይቀር፣ ይህ ተቃውሞው እኩል ነው። ግዝፈት በ SI ስርዓት መለኪያው kilogram (ኪሎግራም) በምህጻረ ቃል kg (ኪ.ግ.) ነው። ግዝፈት ከክብደት ይለያል። ግዝፈት ያላቸው ማናቸውም ነገሮች እርስ በርሳቸው እንደሚሳሳቡ የተፈጥሮ ኅግጋት ጥናት ያዎቀውና ያጸናው ሐቅ ነው። የክብደት አመጣጥም ከዚህ የተፈጥሮ ባህርይ ነው። ለምሳሌ በመሬት ላይ የሚኖር ማናቸውም ቁስ፣ በመሬት ይሳባል። ይህ ጉልበት፣ የቁሱ ክብደት ይባላል። ትልቅ ግዝፈት ያላቸው ነገሮች፣ በግስበት ሕግጋት ምክንያት በትልቅ ጉልበት ይሳባሉ፣ ትንሽ ግዝፈት ያላቸው ደግሞ በትንሽ። ስለዚህ ክብደትና ግዝፈት ተመጣጣኝ ዝምድና አላቸው። የአንድ ቁስ ክብደት ከግዝፈቱ ቢመነጭም ክብደቱ በተለያየ ቦታ የተለያየ ሆኖ እናገኘዋለን። በተፈጥሮ ኅግጋት መሠረት፣ አንድ ቁስ ወደ መሬት ማህከል እየተጠጋ በሄደ ጊዜ፣ መሬት በላዩ ላይ የምታሳርፍበት ስበት እየጨመረ ይሄዳል። በተቃራኒ ከመሬት እየራቀ ሲሄድ ክብደቱ ይቀንሳል። ስለሆነም ብልጥ ነጋዴ፣ አንድ የወርቅ አምባር ተራራ ላይ ገዝቶ፣ ያን አምባር የባህር ወለል ላይ ቢሸጠው፣ ክብደቱ ስለሚጨምርለት፣ ብዙ ትርፍ ሊያገኝ ይችላል። ማንም እንደሚገነዘበው ግን፣ አምባሩ በምንም ዓይነት አልተቀየረም፣ ያልተቀየረው ነገሩ፣ ግዝፈቱ ይባላል። በውስጡ የያዘው የወርቅ ብዛት፣ ወይንም የቁስ ብዛት ምንጊዜም አንድ አይነት ስለሆነ። ምንም እንኳ ክብደቱ ቢቀያየርም።"} {"id": "15424", "contents": "ተከዜ ወንዝ ከላስታ ተራሮች በተለይ ቀጭን ተራራ ፈልቆ ወደ ምዕራብ በመፍሰስ አቅጣጫውን ቀይሮ ወደ ሰሜን ከሄደ በኋላ እንደገና ወደ ምዕራብ በመመለስ ከአጥባራ ወንዝ ጋር ሱዳን ውስጥ ተገናኝቶ በመጨረሻ ከአባይ (ናይል) ጋር ይደባቃል። በአጠቃላይ 608 ኪሎ ሜትር ርዝመት ሲኖረው የተወሰነው ክፍሉ የአሁኑ ኤርትራንና ኢትዮጵያን ድንበር ይከልላል። ነጭ አባይ"} {"id": "15430", "contents": "መሄጃ የሌለው መውጫውን ያበስራል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "15442", "contents": "መሞት የፈለገ ግልገል ቀበሮ ቤት ሄዶ ይጨፍራል የአማርኛ ምሳሌ ነው። በተፈጥሮዓቸው ጠላት የሆኑ ነገሮች ድንበር ከዘለሉ የሚገጥማቸውን መጥፎ ጉዳይ ለመግለጽ"} {"id": "15448", "contents": "አጥብቆ ያሰረ ዘቅዝቆ ይሸለማል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ፍየል ከመድረሷ ቅጠል መበጠሷ"} {"id": "16510", "contents": "ቀልብ የሌለው ውሻ ጠዲቅ አምጡልኝ ይላል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "15526", "contents": "ሰኔ መቃጠሪያ ህዳር መገናኛ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "15532", "contents": "ሰው መሳይ በሸንጎ የአማርኛ ምሳሌ ነው። አሰምሳይ ሰው።"} {"id": "15538", "contents": "ሰውን ሰው ያሰኘው እቁብ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሰውን ሰው ያደረገው ስራ ነው ከሚለው የሌኒን መፈክር የተወሰደ"} {"id": "51271", "contents": "ይኸው ገጽ ገና አይኖርም። ገጹን አዲስ ለመፍጠር፣ ዝም ብለው ከታች በሚገኘው ሳጥን ውስጥ ማቀነባበር ሊጀምሩ ይችላሉ። ለተጨማሪ መረጃ፣ የረዳቱን ገጽ ይጐብኙት። ወደዚህ በስሕተት የደረሱ እንደ ሆነ፣ «Back» የሚለውን በኮምፒውተርዎ ብራውዘር መጫን ይችላሉ።"} {"id": "16552", "contents": "ቀን ቢቆጥሩ ውሻ ቢጠሩ ይደርሳል በእግሩ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሁለቱም ከመምጣታቸው አይቆጠቡም"} {"id": "15574", "contents": "ሲቃ የቀስቀስው ነቅቶ አይተኛም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "15598", "contents": "ሴት ማገዶ ሲቸግራት ምሰሶ ትነቅላለች የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "19492", "contents": "ግንቦት ፱ ቀን፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪፻፵፱ኛው ዕለት ሲሆን፤ የፀደይ (በልግ)ወቅት ፵፬ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፻፲፯ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፻፲፮ ቀናት ይቀራሉ። ፲፱፻፵፮ ዓ/ም - የአሜሪካ የበላይ ፍርድ ቤት በአገሪቱ ይካሄድ የነበረውን በቀለም ልዩነት የተመሠረተ የትምህርት አቋም ፀረ-ሕገ-መንግሥት ነው ብሎ ፈረደ። ፲፱፻፷፫ ዓ/ም - የአዲስ አበባው ጄኔራል ዊንጌት ትምህርት ቤት የተመሠረተበትን ፳፭ኛ ዓመት በዓል ንጉሠ ነገሥቱ ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ በተገኙበት አከበረ። ፲፱፻፹፱ ዓ/ም - በሎረንት ካቢላ የተመራው ሠራዊት የዛይር ርዕሰ ከተማ ኪንሻሳ ሲገባ የአገሪቱም ስም ተለውጦ የኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ተባለች። (እንግሊዝኛ) P.R.O., FCO 31/1118 ETHIOPIA: ANNUAL REVIEW FOR 1971 (እንግሊዝኛ) http://en.wikipedia.org/wiki/May_17"} {"id": "19504", "contents": "ግንቦት ፲፩ ቀን፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪፻፶፩ኛው ዕለት ሲሆን፤ የፀደይ (በልግ)ወቅት ፵፮ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፻፲፭ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፻፲፬ ቀናት ይቀራሉ። ፲፯፻፺፮ ዓ/ም - አምባገነኑ የፈረንሳይመሪ ናፖሌዮን ቦናፓርት እራሱን በእራሱ የአገሪቱ ቄሳር (Emperor) ማድረጉን የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አጸደቀ። ፲፱፻፶፪ ዓ/ም - የኤርትራ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ያጸደቀውን ሕገ-መንግሥቱን በመለወጥ አገሪቱን ከ’ኤርትራ መንግሥት’ ወደ ‘የ ኤርትራ አስተዳደር’ በመለወጥ ወደፊት ሙሉ የኢትዮጵያ አካል ለማድረግ የሚስችላትን ውሳኔ አጸደቀ። (እንግሊዝኛ) FO 371/154836 Annual Report from Ethiopia for 1960 (እንግሊዝኛ) http://en.wikipedia.org/wiki/May_18 (እንግሊዝኛ) Keller, Edmond J.; Revolutionary Ethiopia: From Empire to People's Republic (1989)"} {"id": "19510", "contents": "ነብር ባየለበት ዘመን ድመት ይበረታል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "19516", "contents": "ነዋሪ ለዘላለም አለ አምላክ የለም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሁሉም ሟች ነው የሚል ተረትና ምሳሌ። ማንልባትም በሃዘን ላይ ያለን ሰው ለማጽናናት የሚጠቅም?"} {"id": "16666", "contents": "ቂል ከጠገበበት አይወጣም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሁልጊዜ ጥጋብ ይመስለዋልና"} {"id": "12868", "contents": "አዲስ አበባ ስታዲየም በአዲስ አበባ፣ ኢትዮጵያ የሚገኝ 35 ሺህ ሰዎችን የሚይዝ ስታዲየም ነው። በአብዛኛው ጊዜ ለእግር ኳስ ግሚያዎች የሚያገለግል ሲሆን የአትሌቲክስ ውድድሮችንም ያስተናግዳል። በ1940 እ.ኤ.አ. የተገነባ ሲሆን ስሙን ከአዲስ አበባ ከተማ ይወስዳል። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) 9°0′48″N 38°45′23″E / 9.01333°N 38.75639°E / 9.01333; 38.75639"} {"id": "12916", "contents": ""} {"id": "16876", "contents": "ስራ ለሰሪው እሾህ ላጣሪው"} {"id": "14314", "contents": "ሁለት ጊዜ ተናገርህ ከፋህ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሁለት ጊዜ ተናገርህ ከፋህ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "14320", "contents": "ሁሉ ሄዶ ተበተነ እህና እኔ ቀረነ አለ እያዘነ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "14344", "contents": "ገብረ ክርስቶስ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ከአለት የተፈለፈ ቤተ ክርስቲያን ነው። ገብረ ክርስቶ በሌላ ስሙ አብዱል መሲህ - የቆንስታቲኖፕሉ ንጉስ ቲወዲሰይስ ልጅ የነበረ ጻድቅ ነው። የዚህ ጻዲቅና መባዓ ጽዮን የተባለው የኢትዮጵያ ጻዲቅ ገድሎች ተከለ ሃይማኖት በተባለ ሃብታምና ሚስቱ ወለተ ጽዮን አነሳሽነት ምክሖ ጊዮርጊስ በተባለ ፀሐፊ በአንድ መጽሃፍ እንዲጻፉ ተደረገ። ይህ መጽሐፍ እጅግ በተዋቡ ደማቅ ስዕሎች ያሸበረቀ ሲሆን ሰአሊው \"ኢግናጦስ\" የሚባል ሰው ሊሆን ይችላል በማለት ታሪክ ተመራማሪው ዋሊስ በጅ ገምቷል መጽሃፉ በዓፄ ቴወድሮስ መቅደላ ላይ ሊያሠሩት ለነበረው ቤ/ክርስቲያናቸው እንደስጦታ አዘጋጅተውት በመሃሉ በእንግሊዞች ተወድሶ እንግሊዝ አገር ውስጥ ይገኛል። ^ Budge, Wallis. The lives of Mabâ' Sĕyôn and Gabra Krĕstôs. The Ethiopic texts ed. with an English translation and a chapter on the illustrations of Ethiopic mss. (1898)"} {"id": "14392", "contents": "ወንጌል የሚለው ቃል (ከላቲን evangelium / ኢቫንጄሊየም, ይህም ራሱ ከጥንት የግሪክ ቃል εὐαγγέλιον / ኧውጄሊዮን = አስደሳች መልዕክት) ከሚለው የተገኘ ቃል ነው። ወንጌል ለሰው ልጆች ሁሉ የሆነ መልካም የምሥራች ነው፡፡ የንስሐ፣ የመፍትሄ፣ የሰላም፣ የፍቅር፣ የተስፋ፣ የደኅንነት፣ የእርቅ፣ ከፍርድ የመዳን፣ የዘላለም ሕይወት፣ ትምህርት የሚገኝበት ቅዱስ መጽሐፍ ነው፡፡ ኢየሱስ ክርስቶስ የእግዚአብሔር መንግስት አዋጅ የሆነውን ወንጌል ለመጀመሪያ ጊዜ እሱ ራሱ እንደሰበከ መጽሐፍ ቅዱስ ይነግረናል (ማቴ.፬፡፳፫፣ ማርቆ.፩፡፲፬-፲፭)፡፡ የወንጌል ዋነኛው መልዕክት በክርስቶስ ኢየሱስ በማመን የሚገኝ የኃጢአት ሥርየት ነው። ሰዎች ከእግዚአብሔር ቁጣ እንዲተርፉ፤ኃጢአት የሚያስከፍለውን ዋጋ ለመክፈል ማለት ከሁሉ የከፋውን ሞትን ለመሻር ክርስቶስ ከቅድስት ድንግል ማርያም በድንግልና ተወልዶ እንደ ሰው ሆኖ መሞቱን፣ መቀበሩን፣ ከሞት መነሣቱን በፈቃደኝንት ማለትም በሰላማዊ መንገድ አምኖ ማሳመን ነው (ሐዋ.፲፫፡፳፰-፴፣፴፰። ሮሜ.፫፡፳፭-፳፮፣ 1ቆሮ.፲፭፡፫-፬)። በተለይ የዘላለማዊ ሕይወት ዕጣዬ ምንዓይነት ነው ለሚለው ጥያቄ ወንጌል ግልፅ የሆነ መልስ ይሰጣል። የወንጌል አንኳር መልዕክት በክርስቶስ ኢየሱስ በማመን የሚገኝ የኃጢአት ሥርየት ነው። የድኅነት ሥራ በክርስቶስ ተፈፅሟል የአዋጁ ዋና መልዕክት ነው (ሐዋ.፪፡፴፰፣ ፭፡፴፩፣ ፲፡፵፫፣ ፲፫፡፴፰፣ ፳፮፡፲፰) ። የድኅነት ስራ በክርስቶስ ኢየሱስ ስለተከናወነ፣ ሰዎች በእርሱ እንዲያምኑ እና የዘላለምን ህይወት እንዲያገኙ የሚነገር የምስራች ነው። ሐዋርያው ጳውሎስ እንደተናገረው ወንጌል በመስቀል ላይ የተከናወነውን አስደናቂ የድኅነት ስራ የማወጅ ተግባር ነው፣ “መጽሐፍ እንደሚል ክርስቶስ ስለ ኃጢአታችን ሞተ፥ ተቀበረም፥ መጽሐፍም እንደሚል በሦስተኛው ቀን ተነሣ..”"} {"id": "13054", "contents": "ጉልባን ከባቄላ ክክ፣ ከስንዴ ወይንም ከተፈተገ ገብስ ጋር አንድ ላይ ተቀቅሎ የሚዘጋጅና የጸሎተ ሐሙስ ዕለት የሚበላ ንፍሮ ነው። በጸሎተ ሐሙስ በቤት ውስጥ ከሚፈጸሙ ተግባራት አንዱ ጉልባን ማዘጋጀት ነው። ጉልባን እስራኤላውያን ከግብጽ ባርነት ሲወጡ በችኮላ መጓዛቸውን የምናስታውስበት ከእስራኤላውያን የመጣ ትውፊታዊ ሥርዓት ነው። በአገራችን ኢትዮጵያ አብዛኞቹ የትውፊት ክንዋኔዎች የብሉይ ኪዳን መነሻ ስላላቸው ይህ ሥርዓት ዛሬም በኢትዮጵያውያን ምእመናን ዘንድ ይከበራል።፡ ጉልባን እስራኤላውያን ከባርነት በወጡ ጊዜ አቡክተው፣ ጋግረው መብላት አለመቻላቸውን ያስታውሰናል። በወቅቱ ያልቦካውን ሊጥ እየጋገሩ ቂጣ መመገብ፤ ንፍሮ ቀቅለው ስንቅ መያዝ የመንገድ ተግባራቸው ነበርና። ይህን ታሪክ ለማሰብም በሰሙነ ሕማማት በተለይም በጸሎተ ሐሙስ ቂጣና ጉልባን ይዘጋጃል። በጸሎተ ሐሙስ የሚዘጋጀው ጉልባንና ቂጣ ጨው በዛ ተደርጎ ይጨመርበታል። ይኸውም ጨው ውኃ እንደሚያስጠማ ዅሉ፣ ጌታችንም በመከራው ወቅት ውኃ መጠማቱን ለማስታወስ ነው።"} {"id": "20128", "contents": "ትንሽ ቆሎ ያደርሳል ካሻሮ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "17044", "contents": "አስፈላጊ ጥሬ ዕቃዎች  8 መካከለኛ ጭልፋ (800 ግራም) በትልቁ የተከተፈ ተላፒያ ዓሣ  2 መካከለኛ ጭልፋ (300 ግራም) በደቃቁ የተከተፈ ቲማቲም  3 ፍሬው ወጥቶ የተከተፈ ቃርያ  2 መካከለኛ ጭልፋ (300 ግራም) በደቃቁ የተከተፈ ቀይ ሽንኩርት  4 የሾርባ ማንኪያ በደቃቁ የተከተፈ ነጭ ሽንኩርት  4 የሾርባ ማንኪያ የቲማቲም ድልህ  6 የሾርባ ማንኪያ (100 ሚሊ ሊትር) ዘይት  4 መካከለኛ ጭልፋ (250 ግራም) የተቀቀለ ሩዝ  ግማሽ የሻይ ማንኪያ ቁንዶ በርበሬ  ግማሽ የሻይ ማንኪያ ጨው አዘገጃጀት 1. ቀይ ሽንኩርቱን በዘይት ማቁላላት፤ 2. ነጭ ሽንኩርቱን ጨምሮ ትንሽ ማማሰል፤ 3. የቲማቲም ድልህ ጨምሮ ማዋሃድ፤ 4. የተከተፈውን ቲማቲም መጨመርና በደንብ እስኪበስል ማንተክተክ፤ 5. ከላይ በተሠራው ሶስ ዓሣውን፣ ቁንዶ በርበሬና ጨውን ጨምሮ ማማሰል፤ 6. ሲበስል ቃርያ ነስንሶ ከሩዙ ጋር ቀላቅሎ ማቅረብ፡፡"} {"id": "17050", "contents": "ጸሀይና ንጉስ ሳለ ሁሉም አለ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የንጉስንና ጸሃይን አስፈላጊነት የሚያመላክት"} {"id": "14482", "contents": "ሆዳም ሰው እንብርት የለውም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሆዳም ሰው እንብርት የለውም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "14500", "contents": "ትርጉም፦ ከሆድ ሲያውቅ ዶሮ ማታ አባባል ጋር ተመሳሳይ ይመስላል"} {"id": "14506", "contents": "ሆድና ግንባር አይሸሸግም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሆድና ግንባር አይሸሸግም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ቢሸሸጉ መልሰው በራሳቸው ብቅ የሚሉ ናቸው"} {"id": "20164", "contents": "ነገር የዋለበት ዳኛ ያውቃል ከብት የዋለበት እረኛ ያውቃል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "17098", "contents": "በእጅ ያለ ወርቅ እንደ መዳብ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው። ብዙ ጊዜ የነገሮች ዋጋን የምናውቀው ከኛ ሲያመልጡ መሆኑን የሚያሳይ። ለምሳሌ አንድ ጤነኛ ሰው ጤናው ምንም ዋጋ አይኖረውም ነገር ግን ሲታመም የጤንነቱ ዋጋ የቱን ያክል እንደነበር ይረዳል።"} {"id": "20182", "contents": "ነጭ ሽንኩርት በመሽተቱ እራሱን ቀብሮ ይኖራል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20188", "contents": "ነፍጥ ቢያጓራ የጌታውን ጎን ይሰብር የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "17116", "contents": "ባህያ ማገር የተሰራ ቤት ይበጣጠሳል ጅብ የጮኸ ለት የአማርኛ ምሳሌ ነው። በአህያ ቆዳ የተሰራ ድንኳን ጅብ ሲጮህ ይፈርሳል"} {"id": "20206", "contents": "ናቂ ወዳቂ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20212", "contents": "ንብ ላጥር ሳያረዳ አይሄድም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20218", "contents": "ንጉሱ በድንኳናቸው እኔ በጎጆዬ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "14572", "contents": "ጸሀይ ካልወጣ ከሰፈረበት አይነሳ አንበጣ ሴት ምክንያት አታጣ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ጸሀይ ካልወጣ ከሰፈረበት አይነሳ አንበጣ ሴት ምክንያት አታጣ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዳተኛ ሰውን ለመግለጽ ይመስላል።"} {"id": "14578", "contents": "ጸሎት ከፍቅር ሀይማኖት ከግብር የአማርኛ ምሳሌ ነው። ጸሎት ከፍቅር ሀይማኖት ከግብር የአማርኛ ምሳሌ ነው። አለበለዚያ ግብዝነት ይመጣል።"} {"id": "14584", "contents": "ጽድቁ ቀርቶብኝ በቅጡ በኮነነኝ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ጽድቁ ቀርቶብኝ በቅጡ በኮነነኝ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ከመጠን ያለፈ እንክብካቤ ወይም መሽቆጥቆጥን በምጸት ለማጥላላት የሚያስችል ተረትና ምሳሌ።"} {"id": "14638", "contents": "ይህ የደብረ ታቦር ከተማ ካርታ ሲሆን እላዩ ማውስወን ሲያንሳፍፉ ሊጫኑዋቸውና (clickable map) ስለነሱም መረጃ ሊያገኙባቸው ክፍሎች አሉት።"} {"id": "14644", "contents": "መስከረም ፲፫ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፲፫ ኛው ዕለት እና የክረምት ፹፬ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በዘመነ ሉቃስ ፫፻፶፫ ዕለታት ሲቀሩ፤ በዘመነ ዮሐንስ ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፫፻፶፪ ዕለታት ይቀራሉ። ፲፱፻፶፩ ዓ/ም - በጎጃም ግዛት ደጀን ወረዳ ውድሚት በተባለው ቀበሌ የመሬት መናወጽ ደረሰ፤ ሦስት ጋሻ መሬት ተናደ። ፲፱፻፷፯ ዓ/ም - የኢትዮጵያ የሠራተኞች ማኅበር ፕሬዚደንት፤ ምክትል ፕሬዚደንት እና ዋና ጸሐፊ አዲስ ሥልጣን በያዘው የደርግ ወታደራዊ መንግሥት ትዕዛዝ ተይዘው ታሠሩ። ፲፱፻፺፱ ዓ/ም - የህውሐት ማእከላዊ ኮሚቴ አቶ መለስ ዜናዊ የድርጅቱ ሊቀ መንበር ሆነው እንዲያገለግሉ በድጋሚ መረጠ፡ ... (እንግሊዝኛ) http://en.wikipedia.org/wiki/September_23 {{en]] P.R.O., FCO 371/1829 - ANNUAL REVIEW FOR ETHIOPIA FOR 1974"} {"id": "17284", "contents": "ተልባ በጥባጭ እያለች ጎመን ቀንጣሹዋን ምች መታት የአማርኛ ምሳሌ ነው። የምጣዱ እያለ የእንቅቡ ተንጣጣ"} {"id": "17308", "contents": "ሃሪ ፖተር (ተከታታይ ፊልሞች)"} {"id": "14674", "contents": "^ Ägypten Dar Fur und Abessinien BRIEF DESCRIPTION: Map of Egypt and Sudan in 1892 DATA VINTAGE: Map circa 1892 LAST FILE EDIT DATE: 6/24/2005 GEOGRA)"} {"id": "20512", "contents": "እያጫወትኳት ታንቀላፋለች የአማርኛ ምሳሌ ነው። እያጫወትኳት ታንቀላፋለች የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20518", "contents": "እዬዬም ሲዳላ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው። እዬዬም ሲዳላ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20530", "contents": "እዳውን ከፍሎ የከተተ ጌታውን የተሰናበተ የአማርኛ ምሳሌ ነው። እዳውን ከፍሎ የከተተ ጌታውን የተሰናበተ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "10102", "contents": ""} {"id": "10150", "contents": "ኑግ በሮማይስጥ Guizotia abyssinica በመባል የታወቀው የእህል ዘር የሚሰጥ ተክል ዝርያ ነው። ኑግ ዩናይትድ አስቴትስ ውሱጥ ተወዳጅ የወፍ ምግብ ነው። ይህን የዘይት እህል በብዛት የሚያመርቱ ኣገሮች ኢትዮጵያና ሕንድ ናቸው ይባላል፣ ሌሎችም አሉ። ወፎች ስለሚወድዱት ብዙ አገሮችም ያስገቡታል። ዘሩ ወደ ሌላ አገር ሳይገባ ግን የአረም ዘሮች ስላሉበት ስንኩል እንዳይሆኑ ለ15 ደቂቃ በከፍተኛ ሙቀት እንዲቆይ ይገደዳል። በደቡብ ሕንድ ምግብ አበሳሰል በወጥ ወይም ስጎ ውስጥ ይጨመራል። የኑግ ዘይት፣ ቅባኑግ ደግሞ ያስገባሉ፤ ለአበሳሰል በወይራ ዘይት ፈንታ ሊጠቀሙ ይችላሉ፣ ወይም ሳሙና፣ ቀለም መቀብያ ለማዘጋጀት ለኢንዱስትሪዎች ይጠቀማል። በተለይ በኢትዮጵያ ቅባኑግን ከማውጣት የተረፈው የዘሩ እንጐቻ ለከብት መኖ ይሰጣል። በኢትዮጵያ በተቆለለና በደቀቀ ኑግ ውጥ በስኳርና በውሃ ጉንፋን በማከም ይጠቀማሉ። የደቀቀ ኑግና ተልባ ተዋህዶ ቆዳን በመቀባት ለቆዳ ውበትና ጤና ይጠቅማል። ኑግና ጥቁርአዝሙድ ተፈጭቶ ከዝንጅብል ጋር በማዋሃድ በጁስ መልክ በሁለትኩባያ ውሃ ይፈጭና በማጥለያ አጥልሎ ጭማቂውን በቀን አንዴ በመጠጣት የደምግፊትን፣የስኳርበሽታንእንዲሁም የሆድ ቦርጭን ለመቀነስ ይጠቅማል። ኑግ ለጤና እጅግ ጠቃሚ ነው። እንዲሁም የኑግና የመተሬ ዘር ተዋህዶ ለኮሶ በሽታ ይሰጣል። ቁንጭር (ሌይሽመናይሲስ) ለማከም የኑግ፣ የነጭ ሽንኩርት ልጥና የኣዞ ሓረግ ቅጠል ተደቆ በለጥፍ ትንሽ ሙቅ ተደርጎ ይቀባል። ^ በደብረ ሊባኖስ ዙሪያ ያለው ሕዝብ መድሃኒታዊ እጾች እውቀናና ጥቅም 1998 ዓም ከጥላሁን ተክለሃይማኖት፣ ሚሩጸ ጊዳይ፣ ግርማይ መድኅን፣ ያለም መኮነን፣ አዲስ አበባ ዩኒቬርሲቴ፣ አክሊሉ ለማ ተቋም"} {"id": "13108", "contents": ""} {"id": "20794", "contents": "ውሻ ምን አገባት የሰው እርሻ የአማርኛ ተረትና ምሳሌ ነው።"} {"id": "20800", "contents": "ውሻን በርግጫ ማለት እንካ ስጋ ማለት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ውሻን በርግጫ ማለት እንካ ስጋ ማለት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20806", "contents": "ዘመነ ግልምቢጥ ውሻ ወደ ሰርዶ አህያ ወደ ሊጥ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዘመነ ግልምቢጥ ውሻ ወደ ሰርዶ አህያ ወደ ሊጥ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20818", "contents": "ዘመዱን ያማ ገማ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዘመዱን ያማ ገማ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20824", "contents": "ዘመድ ከዘመዱ አህያ ካመዱ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20830", "contents": "ዘመድና እሳት በሩቅ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዘመድና እሳት በሩቅ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20836", "contents": "ዘመድን የሚወጉበት ጦር ጀንፎው አይለቀቅም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዘመድን የሚወጉበት ጦር ጀንፎው አይለቀቅም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "13162", "contents": "ዋንዛ (Cordia Africana) በኢትዮጵያ እንዲሁም በአፍሪካ ሁሉ የሚበቅል ግዙፍ ዛፍ ነው። ቢጫ ፍሬው ሲበስል በጣም ጣፋጭ ነው። የፍሬው ይዘት ከላይ ለስላሳና ሙሽሽ የሚል ሲሆን መሃሉ ላይ ግን የማይቆረጠም፣ ምናልባትም ያጠቃላይ ፍሬውን 3/5ኛ የያዘ ፍሬ አለ። ሌሎች አትክልቶችን፣ ለምሳሌ እንደ ቡና ያሉትን፣ ከፀሐይ ለመከላከል ይረዳል። ጥላ መከታም ይሆናል። ቀፎን ዛፉ ላይ በማስቀመጥ፣ ንቦችን ለማርባት በጣም አይነተኛ ዛፍ ነው፤ ምክንያቱም የዛፉ አበቦች መዓዛቸው መልካም ሲሆን መልካቸውም ዓይን ይስባል (በተለይ የንቦችን አይን)። ግንዱም ለተለያዩ የቤት እቃ መስሪያነት ይጠቅማል፣ ለቅርጻቅጽም እንዲሁ። በ1968 ዓም በተዘገበ በአንድ ባህላዊ እምነት፣ «የሸረሪት በሽታ» የተባለ ቆዳ ችግር በሸረሪት በእንቅልፋቸው እንደ ተፈጠረ ሲሆን፣ በዚህ እምነት የዋንዛ አመድ በቅቤ ሲቀላቀል ለሕክምናው ይሆናል። በ1998 ዓም በጥላሁን ተክለሃይማኖት በተመራ ጥናት፣ በደብረ ሊባኖስ ዙሪያ ሰዎች ለ«ምች» (ትኩሳት) ይጠቀማል። በዚህ ጥናት በተሰጠው ዝግጅት፣ የዋንዛ፣ የብሳና፣ የነጭ ባሕር ዛፍ ቅጠሎች፣ እና የዳማ ከሴ ቅጠሎችም አገዶችም፣ ተቀላቅለው በውኃ ተፈልተው እንፋሎቱ በአፍንጫና በአፍ ይተንፈሳል። ዋንዛ ከደጋ በስተቀር ቆላና ወይና ደጋ ተስማሚው ናቸው። በጣም በፍጥነት ያድጋል። እስክ 30 ሜትር ይደርሳል። ^ http://ethiopia.limbo13.com/index.php/wanza/ ^ አማራ ጌታሁን - SOME COMMON MEDICINAL AND POISONOUS PLANTS USED IN ETHIOPIAN FOLK MEDICINE March 1976 እ.ኤ.አ. ^ በደብረ ሊባኖስ ዙሪያ ያለው ሕዝብ መድሃኒታዊ እጾች እውቀናና ጥቅም 1998 ዓም ከጥላሁን ተክለሃይማኖት፣ ሚሩጸ ጊዳይ፣ ግርማይ መድኅን፣ ያለም መኮነን፣ አዲስ አበባ ዩኒቬርሲቴ፣ አክሊሉ ለማ ተቋም (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "17746", "contents": "በቆሎ መጥበሻ ህጻናት በቆሎ በቀላሉና በቶሎ ለመጥበስ የሚጠቀሙበት ከቆርቆሮ፣ ሽቦና ገመድ የሚሰራ መሳሪያ ነው። ከስሩ የተቀደደው ቆርቆሮ ውስጥ የከሰል ፍም ክተቀመጠ በኋላ፣ በገመዱ በአየር ላይ ሲዞር ፍሙ በመጋል በቆሎውን በጥቂት ደቂቃ ውስጥ ይጠብሰዋል።"} {"id": "13180", "contents": "ቅጥ (dimension) : ባንድ ነገር ወይም ኅዋ ውስጥ የታቀፉትን ነጥቦች በበቂ ሁኔታ ለመግለፅ የሚያስፈልጉን መለኪያወች(coordinates) ብዛት ቅጥ ይባላል። ለምሳሌ አንድ መስመር ላይ ያለን ነጥብ አንድ ቁጥር ብቻ ያስፈልጋል፣ ይሄውም ከመስመሩ መጀምሪያ ያለው ርቀት ነው። በዚህ ምክንያት መስመር አንድ ቅጥ አለው እንላለን። የተንጣለለ ሜዳን ገጽታ ወይም ደግሞ የበርሜልን ገጽታ ወይም የደብሉልቡል ኳስን ገጽታ ወይም ሌላ ገጽታን ብንወስድ፣ በዚያ ገጽታ ላይ ያለን ነጥብ አቀማመጥ ለመወሰን ሁለት መለኪያወች ያስፈልጉናል። በዚህ ምክንያት ማንኛውም ገጽታ ሁለት ቅጥ አለው ይባላል። ከኳሱ ገጽታ ዘልቀን ገብተን ወይም በባሊ ካለ ውሃ ውስጥ ገብተን ወይም ካንድ ሙሉ ነገር ውስጥ ዘልቀን ገብተን የምናገኘውን ነጥብ ዐቀማመጥ ለመወሰን ሶስት መለኪያወች ያስፈልጉናል። በዚህ ምክንያት ማንኛውም ምላዓት ያለው ቁስ ሶስት ቅጥ አለው ይባላል። ነጥብ ግን እንደትርጓሜዋ ምንም ቅጥ የላትም ምክንያቱም ርዝመትም ሆነ ስፋትም ሆነ ይዘት የላትምና። (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "13240", "contents": "መስመር ማለት ቁመትም ሆነ ስፋት የሌለው ግን ርዝመት ያለው 1ቅጥ የጂዎሜትሪ ጽንሰ ሃሳብ ነው።"} {"id": "13252", "contents": "\"ውኑ ዓለም\" ማለት በምናባችን የምንቀርጸው ሳይሆን በተጨባጭ ተጣሎ ያለው አለም ማለት ነው። ከዐእምሮአችን ውጭ ያለው ቁስ አካሎች የሚኖሩበት ማለት ነው።"} {"id": "20920", "contents": "ዝናብ ካልጣለ ሁሉ ቤት እንግዳ ካልመጣ ሁሉ ሴት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዝናብ ካልጣለ ሁሉ ቤት እንግዳ ካልመጣ ሁሉ ሴት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20926", "contents": "ዝንብ ሳያቆሙ ዝግን አይቅሙ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዝንብ ሳያቆሙ ዝግን አይቅሙ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20932", "contents": "ዝንጀሮ ሰው ነበር ይላሉ ድሮ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዝንጀሮ ሰው ነበር ይላሉ ድሮ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20938", "contents": "ዝንጀሮና ጥዋ ካፉ ነው የሚያዝ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዝንጀሮና ጥዋ ካፉ ነው የሚያዝ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "18460", "contents": "ታላቅ ወንድም እንደ አባት ይቆጠራል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "18466", "contents": "ታልተናገሩ አይከፈት በሩ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ከዝምታ ደጃዝማችነት ይቀራል"} {"id": "18490", "contents": "ጂዎሜትሪ ክብ ሶስት ማዕዘን ቅጥ"} {"id": "18514", "contents": "ለልጅ ምክር ለአባት መታሰቢያ በብላቴን ጌታ ኅሩይ ወልደ ሥላሴ ለመጀመሪያ ጊዜ በ1910 ዓ.ም በኢትዮጵያ ማተሚያ ቤት ለህትመት የበቃ ጽሁፍ ሲሆን ይዘቱ ከአባት ወደ ልጅ የተሰነዘረ ምክር ነው። ^ Thanks to: Lapsley/Brooks Foundation @ good-amharic-books.com"} {"id": "11278", "contents": "ታኅሣሥ ፳፱ ቀን - የሸዋው ንጉሥ ዳግማዊ ምኒልክ ሠራዊትና የሐረሩ አሚር ዐብዱላሂ የጨለንቆ ውጊያ ጥር 28 ቀን - ልጅ እያሱ ከምኒሊክ ቀጥሎ ሰልጣን ይዞ ብዙ ነገር ሰርቷል። በለጋ እድሜያቸው ብዙ ህጐች ለውጠዋል። ያልተወሰነው ቀን፦ የቮላፒውክ ሠው ሠራሽ ቋንቋ ጉባኤ በጀርመን አገር ተደረገ። ጥቅምት ፮ ቀን - የእስራኤል የመጀመሪያው ጠቅላይ ሚኒስቴር እንዲሁም የመከላከያ ሚኒስቴር በመሆን ያገለገሉት ዴቪድ ግሪን ወይም ዴቪድ ቤንጎርዮን ተወለዱ።"} {"id": "11338", "contents": "ካዲዝ (እስፓንኛ፦ Cádiz) በደቡብ እስፓንያ የሚገኝ ጥንታዊ ከተማ ነው። የካዲዝ ክፍላገር መቀመጫ ሲሆን 130፣000 ያህል ሰዎች ይኖሩበታል። በአካባቢው ዙሪያ 500፣000 ሰዎች አሉ። ይህ ከተማ ምናልባት ለጥንታዊነት በአውሮፓ ከሁሉ የላቀ ይሆናል። የተመሠረተው በፊንቄ (ከነዓን) ሰዎች ሲሆን፣ በ1112 ዓ.ክ.ል.በ. እንደ ሆነ የሚል ልማድ አለ። በከነዓን ቋንቋ ስሙን «ጋዲር» (גדר ማለት ግምብ፣ ግድግዳ) አሉት። በኋላ ዘመን ግሪኮች ይህን ወደ Γάδειρα /ጋዲራ/፣ /ጋዴራ/ ቀየሩት። በሮማይስጥም ስሙ Gades /ጋዴስ/ ተብሎ በአረብኛ ደግሞ ይህ قادس /ቃዲስ/ ሆነ። የጥንቱ ጋዲር ለፊንቄ ነጋዴዎች ከታርቴሶስ (ተርሴስ) ጋር ሲነግዱ እንደ ንግድ ጣቢያ ይጠቅማቸው ነበር። ከዚህ በላይ መጽሐፈ ኩፋሌ ምዕ. 9 የቦታውን ጥንታዊነት ይመሠክራል። በአማርኛ ትርጉም በ9፡11፣ 13 («ጋዴት» በሚል አጻጻፍ)፣ እና 25 («ጋዲር» ተጽፎ) መሠረት ሥፍራው በካም ርስትና በያፌት ርስት መካከል ያለው ጠረፍ የሚወስን ነው። ይህ ማለት ቅርብ የሆነውና በአፍሪካና በአውሮፓ መካከል የሚገኘው የጂብራልታር ወሽመጥ ሳይሆን አይቀርም። የፊንቄ ጣኦት 'መልቃርት' በዚህ ከተማ ትልቅ ቤተ መቅደስ ነበረው። በግሪኮች አስተያየት የመልቃርት መታወቂያ ከጀግናው ሄራክሌስ ጋር አንድላይ ነበር፤ ይህ ሄራክሌስም የጋዲራ መስራች መሆኑን አመኑ። በዚህም ቤተ መቅደስ ውስጥ ሁለት ግዙፍና ታላላቅ የነሐስ ዓምዶች ይገኙ ነበር። እነኚህ ዓምዶች 'የሄራክሌስ ዓምዶች' እንደ ነበሩ በሰፊ ይታመን ነበር። በ500 ዓክልበ."} {"id": "21244", "contents": "የምትታጠቀው የሌላት የምትከናነበው አማራት የአማርኛ ምሳሌ ነው። የምትታጠቀው የሌላት የምትከናነበው አማራት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21256", "contents": "የምጣዱ እያለ የእንቅቡ ተንጫጫ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የምጣዱ እያለ የእንቅቡ ተንጫጫ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "11578", "contents": "አርቲስት ሻለቃ ወጋየሁ ደግነቱ ከአባቱ ከአቶ ደግነቱ ጅማ ከእናቱ ከወ/ሮ አበራሽ ወዲጆ ጥር 12 ቀን 1940 ዓ/ም."} {"id": "18646", "contents": "ደርቢ (እንግሊዝኛ: Derby) በምስራቅ መካከለኛው እንግሊዝ ከሚገኙ ከተሞች አንዱ ነው። ይህ ከተማ በራስ ገዝ አስተዳደርነት የሚመራ ሲሆን አመሰራረቱ በደርዌን ወንዝ ዳርቻ ላይ ነው።"} {"id": "21058", "contents": "የመኮንን ልጅ አዘን ቢነግሩት አደን የአማርኛ ምሳሌ ነው። የመኮንን ልጅ አዘን ቢነግሩት አደን የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "18700", "contents": "ማርጋሬት ላንዶን (እ.አ.አ. ከ1903-1993) ታዋቂ አሜሪካዊት ደራሲ ነበረች። በዋናነት እንግሊዝኛ: Anna and the King of Siam በተሰኘው ስራዋ ትታወቃለች። ‎የአሜሪካዊ ደራሲያን ዝርዝር (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "18706", "contents": "እንደ አውሮፓውያን ዘመን አቆጣጠር ወይም እንደ አውሮፓውያን አቆጣጠር (በአጭሩ እ.አ.አ.) የሚለው ሃረግ ከፊቱ ወይም ከኋላው የተጠቀሰው ዓመት በተለምዶው የአውሮፓውያን የሚባለው እና በግሪጎሪ አስራ ሦስተኛ (እንግሊዝኛ: Pope Gregory XIII) የተጀመረውን የግሪጎሪያዊያን አቆጣጠር መሆኑን ይገልጻል። በብዙ አገራት ይህ በሮማይስጥ ስሙ አኖ ዶሚኒ (Anno Domini ማለት የጌታ ዓመት) ወይም AD ተብሏል። አሁንም ሌላ ዘመናዊ ቄንጥ CE (ከእንግሊዝኛ፦ ኮመን ኤራ ወይም «የጋራ ዘመን») ብዙ ጊዜ ይታያል። የዚህ የዓመት አቆጣጠር ከኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር «ዓመተ ምኅረት» በ፯ ወይም ፰ አመቶች ይለያል።"} {"id": "21094", "contents": "የሚበጀውን ባለቤት ያውቃል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሚበጀውን ባለቤት ያውቃል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21100", "contents": "የሚወዱትን ሲያጡ የጠሉትን ይቀላውጡ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሚወዱትን ሲያጡ የጠሉትን ይቀላውጡ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21430", "contents": "የወንድ አጭር ዝንጀሮ የሴት አጭር ወይዘሮ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የወንድ አጭር ዝንጀሮ የሴት አጭር ወይዘሮ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "1822", "contents": "ሥነ ንዋይ የምጣኔ ሀብት ጥናት ነው። በእንግሊዝኛ «economy» /ኢኮኖሚ/ ለ«ምጣኔ ሀብት» እራሱ ሲያመልከት፣ የምጣኔ ሀብት ጥናት ወይም «ሥነ ንዋይ» ትርጓሜ «economics» /ኤኮኖሚክስ/ ነው። ንግድ ከምጣኔ ሀብት አስተሳሰብ በስተጀርባ ያለው አበይት ምክኒያት 'እጥረት' ነው። የተፈጥሮ ሃብት አላቂነትና የሰው ልጅ ያልተገደበ ፈላጎት ተጣምረው ለምጣኔ ሀብት አስተሳሰብ አስፈላጊነት አስተዋጽኦ ምጣኔ ሀብት ባህሪ አበርክተዋል። የዚህ አስተሳሰብ ፈልሳፊዎች፦ አዳም ስሚስ (ነጻ ገበያ) ሪካርዶ (በ ሃራት መካከል ስላለው ትስስር) ጆን ሎክ ሚልተን ፍሪድማን ኬይንስ ሊጠቀሱ ይችላሉ። ስልጣኔ በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ Economics የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ። (ይህ ትምህርት ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "1840", "contents": ""} {"id": "21928", "contents": "ይቺ ጎንበስ ጎንበስ አንድም ለመፍሳት አንድም እቃ ለማንሳት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ይቺ ጎንበስ ጎንበስ አንድም ለመፍሳት አንድም እቃ ለማንሳት የአማርኛ ምሳሌ ነው። \"ሙስሊም ኢትዮጵያውያን ጥልቅ እንቅልፍ ውስጥ እያሉ እንደነቁ ያስባሉ\" (አሕመዲን ጀበል) ካለፈው የቀጠለ ክፍል 7 ወጣቱን (ሙስሊሙን) ተመልከቱ የማንበብ ባህሉ ሞቷል በሕይወት ዘመኑ አንድ መጽሐፍ ያላነበበ ሁሉ አለ። ሙስሊሙ የ \"ኢቅራ\" (አንብብ) ህዝብ እንዳልሆነ ሁላ ሁኔታው ያሳዝናል ማንበብ አይወድም ስለማያነብና ስለማይከታተል በዙርያ እየተከናወኑ ስላሉ ድርገቶች ሁሉ መረጃ የለውም በአንድ ወቅት የእስራኤል መከላከያ ሚኒስትር የነበረው ሞሼ ዳያን ስለ ሀገሩ መንግስት እቅድ ለአንድ ጋዜጣ ሲናገር አይሁዶች በድርጊቱ ተቆጡ። \"ሚስጥር አወጣህ\" አሉት እርሱም \"አይዟችሁ አትስጉ\"። አረቦች (ሙስሊምች) ማንበብ አይወዱም ጥቁሮችም (አብዛኞቹ ሙስሊም ናቸው) እንዲሁ ናቸው። አያነቡም። አንድ ጥቁር አሜሪካዊ ስለ ጥቁሮች ሲቀልድ\"ጥቁሮች አንድ እቃ እንዳያገኙባችሁ ከፈለጋችሁ መጽሐፍ ውስጥ ደብቁት።\" መቼም ቢሆን አያገኙትም እንዲህ ብዬ ስጽፍም አልፈራም ምክንያቱም ይህንንም አያነቡትምና\" ብሏል። የሙስሊሙም ሁኔታ እንዲህ ሆኗል። ሙስሊሙ አስተማሪ፣መካሪ፣አርአያ መሪ እና እውቀትም ተግባርም አጣምሮ የያዘ መሪ በማጣቱ ለተባራሪ አመለካከቶች ሰለባ ሲሆን ይስተዋላል ጎራ ለይቶ አንዱ በሌላው ይዘምታል አንዱ የሌላኛውን ችግርና ድክመት ከማረም ይልቅ አሉታዊ እርምጃ ሲወስዱ ይስተዋላል። መናናቅ፣ መተቻቸት፣ግራ መጋባት እና ሁሉም ራሱን ዓሊም አድርጎ በመመልከት አባዜ ተጠምዷል። በየመንደሩ በርካታ ትናንሽ \"ሙፍቲዎች\" እንደ አሸን እየከፈሉ ናቸው። ለኢስላም ምን ላበርክት?"} {"id": "12004", "contents": "ኅዳር ፳፯ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፹፯ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፪፻፸፱ ቀናት በ ዘመነ ዮሐንስ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፪፻፸፰ ቀናት ይቀራሉ። ፲፯፻፹፫ ዓ.ም. የአሜሪካ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ከኒው ዮርክ ከተማ ወደ ፊላዴልፊያ ከተማ ተዛወረ። ፲፰፻፺ ዓ.ም. በዓለም የታክሲዎችን አገልግሎት በ ሕጋዊ ረገድ በማስተናገድ ሎንዶን ከተማ የመጀመሪያዋ ሆነች። ፲፱፻፶ ዓ.ም. አሜሪካ ወደጠረፍ መንኲራኩር ለመተኮስ የመጀመሪያ ሙከራዋ በኬፕ ካናቨራል ከሸፈ። ፲፱፻፺፩ ዓ.ም. በቬኔዙዌላ አገር ወታደራዊው መኮንን ሁጎ ሻቬዝ ፍሪያስ በፕሬዚደንትነት ተመረጠ። (እንግሊዝኛ) http://en.wikipedia.org/wiki/December_"} {"id": "12016", "contents": "ፒዬር ለ ተልዬ (በ ፈረንሳይኛ ፡ Pierre Le Tellier) (1606/1607 - 1694 ?) ፈረንሳዊ ሠዓሊ ነበሩ።"} {"id": "22996", "contents": "ኦስካር ፔሬዝ ሮሃስ (ጥር ፳፬ ቀን ፲፱፻፷፭ ዓ.ም. ተወለደ) ሜክሲካዊ የእግር ኳስ በረኛ ሲሆን ለሳን ሉዊስ ይጫወታል። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "12040", "contents": "1990ዎቹ ዓመተ ምኅረት ከ1990 ዓም ጀምሮ እስከ 1999 ዓም ድረስ ያሉት ዓመታት ናቸው። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "12046", "contents": "2000ዎቹ ዓመተ ምኅረት ከ2000 ዓም ጀምሮ እስከ 2009 ዓም ድረስ ያሉት ዓመታት ናቸው። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "22378", "contents": "የኢቱ ( #Ituu/ Ittu)"} {"id": "22384", "contents": "(ይህ ስለ ብሔር ወይም ሕዝብ የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) አይዳ የኢትዮጵያ ብሔር ነው።"} {"id": "23068", "contents": "ካርሎስ አልቤርቶ ቬላ ጋሪዶ (የካቲት ፳፪ ቀን ፲፱፻፹፩ ዓ.ም. ተወለደ) ሜክሲካዊ እግር ኳስ ተጫዋች ሲሆን በአሁኑ ጊዜ የአርሴናል አጥቂ ነው። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "19336", "contents": "ፖላንድ የአለም ባንዲራዎች ሰንደቅ ዓላማ (ይህ ባንዲራዎች ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "32656", "contents": "ሥነ ግራፍ የሒሳብ ትምህርት አካል ሲሆን የሚያጠናውም ግራፍ የሚሰኙ የሒሳብ መዋቅሮችን ነው። እዚህ ላይ ግራፍ ሲባል የሁለት ጥንድ ነገሮችን ዝምድና የሚወክል ጽንሰ ሐሳብ ነው። ግራፍ እንግዲህ የጉብሮችና ጉብሮችን የሚያገናኙ ጠርዞች ስብስብ ነው። ሁም ግራፎች በሁለት ይከፈላሉ፣ እነርሱም አቅጣጫዊ እና ኢአቅጣጫዊ ናቸው። ኢአቅጣጫዊ እሚባለው በአንድ ጠርዝ ላይ ያሉ ሁለቱ ጉብሮች አንዳቸውን ከሌላው የሚለያቸው ነገር ሳይኖር ሲቀር ነው። ለምሳሌ ሁለት ሰዎች ቢጨባበጡ፤ ሰውየ ሐ ሰውየ መ ን መጨበጡ ሰውየ መ ሰወየ ሐን ከመጨበጡ ጋር ምንም ልዩነት የለውም ።ስለሆነም ሐ ና መን እንደጉብር ብንወስድና መጨባበጣቸውን እንደ ጠርዝ ብንስል፤ የምናገኘው ግራፍ ኢአቅጣጫዊ ይሰኛል ማለት ነው። በዚህ ተቃራኒ አቅጣጫዊ ግራፍ ሁለቱን ጉብሮች ይለያል። ስለዚህም ግራፉ ከአንዱ ጉብር ወደ ሌላው የተሰነዘረ ነው እንላለን። ለምሳሌ በአንድ ድግስ ውስጥ አበበን መሰረት ብታውቀው፤ የርሷ እርሱን ማወቅ የግዴታ እርሱ እሷን ያውቃታል ማለት አይደለም። ስለሆነም ግራፉ ከመሰረት ወደ አበበ ይተሰነዘረ አቅጣጫዊ ግራፍ ነው እንላለን።"} {"id": "22504", "contents": "የመላው ኦሮሞ ህዝብ ዲሞክራቲክ ፓርቲ የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲ ነው።"} {"id": "33658", "contents": "ዋሻ ቅዱስ ሚካኤል ፣ እቲሳ ቡልጋ ውስጥ የሚገኝ የዓለት ፍልፍል ቤተክርስቲያን ነው ። ከፍልፍል ድንጋይ ቤተክርስቲያኖችን መሥራት ኢትዮጵያ ለዓለም ያስተዋወቀችው ቴክኖሎጂ መሆኑ እንዳንረሳ ጠንቅቆ ማወቅ ያስፈልጋል ።"} {"id": "33724", "contents": "ምድር የለቀቀ ጠጅ በአማርኛ ፈሊጣዊ አነጋገር የሆነ ዘይቤ ነው። ጥሩና ጠንካራ ጠጅ የይገባዋል ጠጅ ቤት ጠጅ ምድር የለቀቀ ነው።"} {"id": "19438", "contents": "ሻቦኛ በኢትዮጵያ የሚነገር ናይሎ ሳህራዊ ተብሎ በሚታወቀው የቋንቋ መደብ ነው።"} {"id": "33736", "contents": "አልሞት ባይ ተጋዳይ በአማርኛ ፈሊጣዊ አነጋገር የሆነ ዘይቤ ነው። እራሱን ለመከላከል የሚታገል ሰው አለሙ ማጥቃት እምቢ ሲለው አልሞት ባይ ተጋዳይ ሆነ።"} {"id": "33742", "contents": "ሰማይ አንጎደጎደ በአማርኛ ፈሊጣዊ አነጋገር የሆነ ዘይቤ ነው። ነጎድጓድ ተሰማ ሊዘንብ ነው መሰል ሰማዩ አንጎድገደ።"} {"id": "23158", "contents": "ያቃራታ ጊዮርጊስ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ከአለት የተፈለፈ ቤተ ክርስቲያን ነው።"} {"id": "23164", "contents": "ደብረ አቡነ ሙሴ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ከአለት የተፈለፈ ቤተ ክርስቲያን ነው።"} {"id": "23176", "contents": "ግሽ ዋሻ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ከአለት የተፈለፈ ቤተ ክርስቲያን ነው።"} {"id": "23182", "contents": "ፈረስ ማይ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ከአለት የተፈለፈ ቤተ ክርስቲያን ነው።"} {"id": "23194", "contents": "ቤተ ጊዮርጊስ ቅዱስ ላሊበላ ካሳነጻቸው አብያተ ክርስቲያናት ፈንጠር ብሎ ለብቻው በስተደቡብ ምዕራብ የሚገኝ የመስቀል ቅርጽ ያለው ቤት ክርስቲያን ነው ። በላሊበላ ካሉት ቤትከርስቲያኖች በስተመጨረሻ የታነጸው ይኼው ቤተክርስቲያን እንደሆነ ይነገራል ። በቤተ ጊዮርጊስ ጣሪያ ላይ የሚገኙት አሸንዳዎች ጣሪያው ላይ ውሃ እንዳያቁር ስለሚረዱ ህንጻ ሳይበላሽ ለአሁን ዘመን እንዲበቃ እረድቷል። ቤተ መስቀል ቤተ ሚካኤል ቤተ ጎለጎታ ቤተ ማርያም ቤተ ደናግል ቤተ መድኃኔ ዓለም ቤተ አማኑኤል ቤተ መርቆሬዎስ ቤተ ገብርኤል ወሩፋኤል ቤተ አባ ሊባኖስ ቤተ ጊዮርጊስ"} {"id": "23200", "contents": "ቤተ መድኃኔ ዓለም ላሊበላ በስፋቱ ኤትዮጵያ ውስጥ ካሉ ማናቸውም የአለት ፍልፍል አብያተ ክርስቲያናት ትልቁ ነው። ቤተ ክርስቲያኑን ደግፈው የሚገኙ የአለት ምሶሶወች ቁጥር 72ሲሆን ከነዚህ በውጭ በኩል 34 አምዶች ሲገኙ ሌሎቹ 38ቱ በውስጥ ይገኛሉ። ቤተ መስቀል ቤተ ሚካኤል ቤተ ጎለጎታ ቤተ ማርያም ቤተ ደናግል ቤተ መድኃኔ ዓለም ቤተ አማኑኤል ቤተ መርቆሬዎስ ቤተ ገብርኤል ወሩፋኤል ቤተ አባ ሊባኖስ ቤተ ጊዮርጊስ"} {"id": "31306", "contents": "'ካጣይር ሞር የ አየርላንድ ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "22606", "contents": "ሰንሰል (Justicia adhatoda) ወይም ስሚዛ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው። በኢትዮጵያ በመንደሮች፣ በከተሞችም በቆሻሻ ቦታዎች፣ ወይም እንደ ተክል አጥር ይታደጋል። ቶሎ በቃይ፣ ደጋ ይመርጣል። በኢትዮጵያ፣ ሙሉ ተክሉ ለቁርባ ሕክምና ይጠቀማል። እንዲሁም ለሚያስቀምጥ መድኃኒት ይጠቀማል። በዘጌ ጥናት እንደ ተዘገበ፣ የሰንሰል ቅጠል ጭማቂ ለቁርባ ወይም ለወፍ በሽታ ይጠጣል። በፍቼ ጥናት እንደ ተዘገበ፣ የሰንሰልና የአኻያ ቅጠል ጭማቂ ለሰዎችም ሆነ ለእንስሶች ውሻ በሽታ ይሰጣል። የሰንሰል፣ የእምቧጮና የግራዋ ቅጠል ጭማቂ ለሆድ ቁርጠት ወይም ለወባ ይሰጣል። ^ አማረ ጌታሁን - SOME COMMON MEDICINAL AND POISONOUS PLANTS USED IN ETHIOPIAN FOLK MEDICINE March 1976 እ.ኤ.አ. ^ የዘጌ ልሳነ ምድር ባህላዊ መድሃኒት ጥናት 1999 ዓም ከጥላሁን ተክለሃይማኖት፣ ሚሩጸ ጊዳይ፣ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ^ የፍቼ፣ ኦሮሚያ ባህላዊ መድሃኒት ጥናት 2006 ዓም ከዓቢዩ እኒየው እና ሌሎች፣ ጎንደርና አዲስ አበባ ኡኒቨርሲቲዎች ሥነ ፍጥረት ኮሌጆች"} {"id": "22624", "contents": "ቀረሮ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።"} {"id": "31336", "contents": "ዮኩ አይሬም (ወይም ዮቃይድ አይሬም) በአይርላንድ አፈ ታሪክ ከ1 እስከ 16 ዓም ድረስ የአየርላንድ ከፍተኛ ነጉሥ ነበር። የአይርላንድ ታሪኮች እንዳሉት፣ የዮኩ አይሬም ዘመን ለ15 ዓመታት ቆየ። የላውድ አቆጣጠሮች (1014 ዓም ተቀነባብሮ) በመከተል፣ ይህ ከ1 እስከ 16 ዓም ድረስ ይሆናል። በኋላ የታዩት ታሪኮች ግን ከዚያ በፊት ያደርጉታል። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "35044", "contents": "ቴልቂን (ግሪክ፦ Τελχίν) ወይም ቴልቂስ፣ ቴልቂኔስ በሲክዮን ነገሥታት ዝርዝር የአርጊያሌያ (በኋላ ሲክዮን) ሦስተኛ ንጉሥ ነበር። ካስቶርን የጠቀሱት ጸሐፊዎች 20 ዓመት እንደ ነገሠ ይላሉ። ይህ ምናልባት 2263-2243 ዓክልበ. ግድም ያህል ነው። በዝርዝሩ ላይ ከኤውሮፕስ ቀጥሎና ከአፒስ በፊት ይገኛል። ፓውሳኒዩስም የኤውሮፕስ ልጅና የአፒስ አባት ይለዋል። በአርጎስ ነገሥታት ዝርዝር የአፒስ ዘመን ከዚህ በኋላ ስለሚታይ የቴልቂን ተከታይ አፒስ ሳይሆን ጤልክሲዮን ይመስላል። ሆኖም በጄሮም ዜና መዋዕል ዘንድ ይህ ቴልቂኔስ በአፒስ ዘመን ተሸንፎ ወደ ሮዶስ ሸሸ። በጥንት ቴልቂኔስ የተባለ የአረመኔ ቄሳውንት ወገን ከሮዶስ፣ ክሬታና ቆጵሮስ እንደ ተገኙ ይታወቅል። ቢብሊዮጤኬ የተባለው መጽሐፍ (ከ150 ዓክልበ. በኋላ፣ በአፖሎዶሮስ ተጽፎ እንደተባለ) በፍጹም ሌላ ቅድም-ተከተል ያቀርባል። በዚህ ትውፊት ዘንድ መጀመርያው ንጉሥ አይጊያሌዎስ ያለ ልጅ ሞቶ ወንድሙ ፎሮኔዎስ አገሩን ያዘ፣ ከዚያ የፎሮኔዎስ ልጅ አፒስ አምባገነን ሆኖ አገሩን ስለ ራሱ ስም አፒያ አለው። ሆኖም ቴልቂንና ጤልክሲዮን አብረው አፒስን ገደሉት። ከዚያ በኋላ ከጊጋንቴስ ወገን (ታላላቅ ሰዎች) አርጎስ ፓኖፕቴስ ቂሙን በቅሎ ቴልቂንንና ጤልክሲዮንን ገደላቸው።"} {"id": "35080", "contents": "አይጊሮስ (በፓውሳኒዩስና አፍሪካኑስ ዘንድ፣ ግሪክ፦ Αίγυρος) ወይም አይጊድሮስ (በጀሮምና አውሳብዮስ ዘንድ፣ ግሪክ Αίγυδρος) በሲክዮን ነገሥታት ዝርዝር የአርጊያሌያ (በኋላ ሲክዮን) ንጉሥ ነበር። ካስቶርን የጠቀሱት ጸሐፊዎች 34 ዓመት እንደ ነገሠ ይላሉ። ይህ ምናልባት 2191-2157 ዓክልበ. ግድም ያህል ነው። በዝርዝሩ ላይ ከጤልክሲዮን ቀጥሎና ከጡሪማቆስ በፊት ይገኛል። ፓውሳኒዩስም የጤልክሲዮን ልጅና የጡሪማቆስ አባት ይለዋል።"} {"id": "30784", "contents": "ከአዋሽ መልካ ቆንጥሬ ትንሽ ርቆ በግራ በኩል የሚገኙ ወደ አለቱ ውስጥ ተፈልፍለው የተሰሩ ዋሻወች ሽብስብ ሲምቢሮ ጅላን በታሪክ ተጠቃሽ እንዲሆን ያደርጉታል። የካ ሚካኤል አዲስ አበባ ዋሻ ዳዊት ቡራዩ እንጦጦ ጓሳ የካ አምቢሳ ዶሮ ሚካኤል ቦሌ ጡሉ ቦሎ የረር ጫሎ ደብረዘይት ዱከም አባ ሳሙኤል ጌጃ ኤራ ዝቋላ አዋሽ ወንዝ ሲምቢሮ ጂላ ቂስጣና አዳዲ ማርያም ጉፍቲ ገብርኤል ፭ኪሜ ያልታወቀ አዲስ አለም ለገዳዴ ዋጫጫ መናገሻ ^ Anfray Francis. Des églises et des grottes rupestres. In: Annales d'Ethiopie. Volume 13, année 1985. pp. 7-34. doi : 10.3406/ethio.1985.915 ኢንተርኔት"} {"id": "30802", "contents": "ሰኔ ፳፪ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪፻፺፪ኛው ቀን ሲሆን የፀደይ (በልግ)ወቅት ፹፯ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፸፬ ቀናት፣ በዘመነ ዮሐንስ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፸፫ ቀናት ይቀራሉ። ፲፱፻፷፫ ዓ/ም - በኢትዮጵያ የታላቋ ብሪታኒያ ዋና መላክተኛ (‘አምባሳዶር’) አላን ካምቤል (ALAN CAMPBELL ) በአገራቸው ስም፣ ከኢትዮጵያ መንግሥት ጋር ለምግብ ዋስትና ዓላማ የተዘጋጀውን የ ሁለት ሚሊዮን አራት መቶ ሺ ብር (£400,000) የለገሣ ውል ፈረሙ። ፲፱፻፷፮ ዓ/ም - በኢትዮጵያ አብዮት የወታደራዊ ደርግ በአዲስ አበባ ከምሽቱ አምሥት ሰዓት ጀምሮ የሌሊት ሰዓት እላፊ ደነገገ። ፲፱፻፷፰ ዓ/ም የሴይሼልስ ሪፑብሊክ ነፃነቷን ከብሪታንያ ተቀዳጀች። (እንግሊዝኛ) P.R.O., FCO 31/1118 - ETHIOPIA: ANNUAL REVIEW FOR 1971 (እንግሊዝኛ) P.R.O., FCO 371/1829 - ANNUAL REVIEW FOR ETHIOPIA FOR 1974"} {"id": "30808", "contents": "ላም ካልዋለበት ኩበት ለቀማ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ላም ካልዋለበት ኩበት ለቀማ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ኩበት ማለት የደረቀ የከብት እበት ሲሆን ከብቶች ባልዋሉበት ቦታ ኩበት መልቀም አይቻልም ። ነገር ግን ከብቶች በሚውሉበት ቦታ እበት ስለሚጥሉ እበቱ ደርቆ ኩበት ስለሚሆን ሰዎች ለማገዶ ይለቅሙታል ማለት ይሰበስቡታል ።"} {"id": "30814", "contents": "በጆሮ ከሰሙት ባይን ያዩት የአማርኛ ምሳሌ ነው። በጆሮ ከሰሙት ባይን ያዩት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "30820", "contents": "አህያን ተላም ነድዋት የአማርኛ ምሳሌ ነው። አህያን ተላም ነድዋት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "30826", "contents": "እንጀራን ከባድ ዋይን ከዘመድ የአማርኛ ምሳሌ ነው። እንጀራን ከባድ ዋይን ከዘመድ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "38698", "contents": "ወረ ባቡ በአማራ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "38704", "contents": "ደሃና በአማራ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "36076", "contents": "ትሬቤታ በጌስታ ትሬቬሮሩም ዘንድ የትሪር ከተማ (በአሁኑ ጀርመን) አፈታሪዊ መስራች ነበር። የአሦር ንጉሥ ኒኑስ ልጅ እንደ ነበር ኒኑስ ንግሥቱን ሴሚራሚስን ሳያግባ በሆነችው ሚሥት እንደ ተወለደ ተጻፈ። የአባቱ ንግሥት ሴሚራሚስ ጠላችውና በኋላ መንግሥቱን በያዘች ጊዜ ትሬቤታ ከአሦር ወጥቶ ወደ አውሮጳ ሔደ። ከጊዜ በኋላ ከሠፈረኞች ጋር በትሪር ተቀመጠ። ዮሐንስ አቬንቲኑስ እንደ ጻፈው ግን ትሬቤታ (ትራይበር ወይም ትሬቬር) የኒኑስ ልጅ ሳይሆን በእውነት የጀርመን 2ኛው ንጉሥ የማኑስ ልጅ ነበረ። አቬንቲኑስ እንዳለው ይህ ትሬቤታ ደግሞ ከተሞች በመትዝና ስትራዝቡርግ (አሁን በፈረንሳይ)፣ ማይንጽ፣ ስፓየርና ቩርምዝ (በጀርመን) እና ባዝል (በስዊስ) መሠረተ። ይህ ምናልባት 2213 ዓክልበ. ግድም ይሆን ነበር።"} {"id": "36154", "contents": "ሉዊስ አልቤርቶ ሱዋሬዝ ዲዬዝ (ጥር ፲፮ ቀን ፲፱፻፸፱ ዓ.ም. ተወለደ) ኡራጓያዊ እግር ኳስ ተጫዋች ነው። ለሊቨርፑል ክለብ የሚጫወት ሲሆን የኡራጓይ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድን አባል ነው። ^ \"(እንግሊዝኛ) 9 Luis SUAREZ\". FIFA.com. በነሐሴ ፲፭ ቀን ፳፻፫ ዓ.ም. የተወሰደ. በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ Luis Suárez የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "36184", "contents": "አልቫሮ ፈርናንዴዝ (Álvaro Fernández, ጥቅምት ፩ ቀን ፲፱፻፸፰ ዓ.ም. ተወለደ) ኡራጓያዊ እግር ኳስ ተጫዋች ነው። ለሲያትል ሳውንደርስ ክለብ የሚጫወት ሲሆን የኡራጓይ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድን አባል ነው። በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ አልቫሮ ፈርናንዴዝ የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "36220", "contents": "ማግ ኢጠ በአየርላንድ ልማዳዊ አፈ ታሪክ ዘንድ የአይርላንድ መጀመርያው ውግያ ነበረ። ለዚሁ ውግያ ታሪክ ዋና ምንጮች 3 ናቸው፦ ሌቦር ገባላ ኤረን (1100 ዓ.ም. ግድም የተጻፈ፤ «የአይርላንድ ወረራዎች መጽሐፍ») የአራቱ ሊቃውንት ዜና መዋዕሎች (በ1620 ዓ.ም. ግድም የተቀነባበረው) የሴጥሩን ኬቲን ታሪክ መጽሐፍ የአይርላንድ ታሪክ (1625 ዓ.ም. ተጻፈ) ፓርጦሎን በአይርላንድ 10 ዓመት ከደረሰ በኋላ (2274 ዓክልበ. ገደማ)፣ «ስለምና ማግ ኢጠ» በተባለ ሜዳ በፎሞራውያን አለቃ በኪቆል ግሪከንቆስ («ኪቆል ሽባ-እግር») ላይ ድል አደረገው። የኪቆል ወገን 200 ወንዶችና 600 ሴቶች ከነእናቱ ሎት ሉዋምናሕ ጠቀለለ። እነዚህ በስላይጎ ወሽመጥ በ4 መርከቦች ላይ መጡ። (በሴጥሩን ኬቲን ዘንድ 300 ወንዶችና 300 ሴቶች በ6 መርከቦች ነበሩ።) አንዳችም ሰው ሳይሞት ውግያው አንድ ሳምንት ሙሉ እንደ ፈጀ፣ በፎሞራውያንም ሥራዊት በኩል አንድ እጅ ወይም እግር ያጣ ሰው እንደ ነበር ይጨመራል።"} {"id": "36268", "contents": "የሜክሲኮ እግር ኳስ ፌዴሬሽን (እስፓንኛ፦ Federación Mexicana de Fútbol Asociación, FMF, Femexfut) የሜክሲኮ እግር ኳስ አስተዳዳሪ አካል ነው። ማህበሩ የሜክሲኮ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድንንና የተለያዩ ብሔራዊ ውድድሮችን ያዘጋጃል። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31678", "contents": "ዶስቡርግ (ሆላንድኛ፦ Doesburg) (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31690", "contents": "ሾርዥ (ፈረንሳይኛ፦ Chorges) (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31696", "contents": "ቬርኖን (ፈረንሳይኛ፦ Vernon) (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31042", "contents": "2 ኤሪሹም የአሹር ንጉሥ ነበር። ምናልባት 1730-1720 ዓክልበ. አካባቢ ገዛ። የናራም-ሲን (አሦር) ልጅና ተከታይ ይባላል። የያንዳንዱ አሦራዊ ዓመት ስም ለዚያ ዓመት የተሾመው የሊሙ ስም ነበረ። ከዚህ በታች የዓመቱ ሊሙ እና የሊሙ አባት ስም እንደ ኡልትራ አጭር አቆጣጠር ይዘርዝራሉ። «የማሪ ሊሙ ስሞች ዜና መዋዕል» (MEC) የተባለው ሰነድ ለዚህ ዘመን የሊሙ ስምና ተጨማሪ የዓመት ድርጊቶች ይሰጣል። ይህም በታች ይመለከታል። 1730 ዓክልበ. - አሹር-ኤናም 1729 ዓክልበ. - እብኒ-እሽታር፣ ሲን-እሽመ-አኒ ልጅ - «ኢፒቅ-አዳድ ዓረፈ።» 1728 ዓክልበ. - አሹር-በል-ማልኪ፣ ኢዲን-አቡም ልጅ 1727 ዓክልበ. - በላኑም - «ኪርባና (?) <...>።» 1726 ዓክልበ. - ሱካሉም - «ሻምሺ-አዳድ <...> ።» 1725 ዓክልበ. - አሙር-አሹር - «ሻምሺ-አዳድ <...> ።» 1724 ዓክልበ. - አሹር-ኒሹ - «ሻምሺ-አዳድ <...> ።» 1723 ዓክልበ. - ማናዊሩም («እብኒ-አዳድ») - «ሻምሺ-አዳድ (ከካርዱኒያሽ ተመለሠ) ።» 1722 ዓክልበ. - ኢድናያ፣ አሹር-ኢሚቲ ልጅ 1721 ዓክልበ. - ዳዳያ / ፑዙር-ኒራሕ 1720 ዓክልበ."} {"id": "31822", "contents": "ግሼ ራቤል በአማራ ክልል በሰሜን ሸዋ ዞን የምትገን ከተማ ናት። አካባቢው ገብስ፣ አተር፣ ስንዴ በማምረት ሲታወቅ፣ የበግ ምርቱም ከፍተኛ ነው። በ1960 ዓ.ም. የግሼ ራቤል አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት፣ 234 ወንዶችና 19 ሴት ተማሪዎች እንዲሁም 1 የአገር ውስጥና 2 የውጭ አገር አስተማሪዎች እንደነበሩት ይጠቀሳል።"} {"id": "40984", "contents": "24 January በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) በዘመነ ማቴዎስ፣ በዘመነ ማርቆስና በዘመነ ሉቃስ ጥር 16 ቀን ማለት ነው። በዘመነ ዮሐንስ ግን (ዘመነ ሉቃስ የሥግር ዓመት በመሆኑ) ጥር 15 ቀን ላይ ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "31984", "contents": "*ግምጃ ቤት ማርያም *ፋሲል መዋኛ *ፋሲል ቤተክርስቲያን *ድልድይ *ቋል (ጋብቻ)ቤት *እልፍኝ ጊዮርጊስ *አጣጣሚ ሚካኤል *የፈረሰኞች አለቃ ቤት *ራስ ግምብ ምንትዋብ ግምብ* በካፋ ግምብ * *ፈረስ ቤት ፋሲል ግምብ* አዋጅ መንገሪያ* ክረምት ቤት* *ዳዊት ፫ ዙፋን ቤት *አምበሶች ቤት *ዮሐንስ ጽሕፈት ቤት *ዮሐንስ ቤተመጻሕፍት *አዋጅ ነጋሪ *ጃን ተከል ዋርካ *ትንሹ የፋሲል ግምብ ታላቁ እያሱ (ኮርቻ)ግምብ * *ሰሜን አደባባይ ተክለ ሃይማኖት ትንሹ የፋሲል ግምብ ሌሎች ህንጻዎች ከመገንባታቸው በፊት ለሙከራ ያክል የተገነባ የፋሲል ግቢ የመጀመሪያው አንስተኛ ህንጻ ነው።"} {"id": "31090", "contents": "ኢላ-ካብካቡ በአሦር ነገሥታት ዝርዝር ላይ በሁለት ሥፍራዎች የሚገኝ ስም ነው። በብዙ ምንጮች እነዚህ ግለሠቦች ተደናግረዋል። መጀመርያው ኢላ-ካብካቡ «አባቶቻቸው የታወቁት 10 ነገሥታት» መካከል ይገኛል። ከአባቱ ያዝኩር-ኢሉ ቀጥሎና ከልጁ አሚኑ በፊት ይዘረዝራል። ይህም ምናልባት 2000 ዓክልበ. የሚያህል ዘመን ይሆናል። ሁለተኛው ኢላ-ካብካቡ የአሞራዊው 1 ሻምሺ-አዳድ አባት ነበር። ያው ኢላ-ካብካቡ የአሦር ንጉሥ ሳይሆን የተርቃ ንጉሥ በሶርያ ነበር። በማሪ ነጉሥ ያጊት-ሊም ወቅት እንደ ገዛ ይታወቃል። «የማሪ ሊሙ ስሞች ዜና መዋዕል» የተባለው ሰነድ እንዳለው በ1746 ዓክልበ. «ኢላ-ካብካቡ ሱፕሩምን ያዘ።» በሚከተለው ዓመት ግን ልጁ «ሻምሺ-አዳድ ያባቱን ቤት ገባ»፣ ማለትም ንጉሥ ሆነ። ሻምሺ-አዳድ ከዚያ በኋላ ታላቅ ግዛት ለማሸንፍ በቃ፤ የአሦርም ንጉሥ ሆነና ሥርወ መንግሥት በዚያ መሠረተ። በብዙ መምህሮች ግመት፣ «አባቶቻቸው የታወቁት ፲ ነገሥታት» በእውነቱ የሻምሺ-አዳድ ቀጥታ ዘር ሐረግ ነው፤ የአሦር ንጉሥነቱን ለማጽደቅ ወደ ዝርዝሩ እንደጨመረው ይሆናል ባዮች ናቸው። ይህን የሚያሥቡ ስሙ «ኢላ-ካብካቡ» በሁለቱ ሥፍራዎች ስለሚገኝ ነው። ዳሩ ግን አንድ ስም ያላቸው ልዩ ልዩ ሰዎች እንዳልሆኑ የሚያስረዳ ጽሑፍ የለም።"} {"id": "32020", "contents": "ደብረ አማና (ቱርክኛ፦ Nur Dağları /ኑር ዳጅላርዕ/ ማለት «የብርሃን ተራሮች») በቱርክ አገር ደቡብ ጫፍ የሚገኝ የተራራ ሰንሰለት ነው። የአርፋክስድ ርስት እስከ ደብረ አማናና እስከ ኤፍራጥስ ወንዝ ድረስ እንደሚደርስ በኩፋሌ ይባላል። የግሪክ ታሪክ ጸሐፊ ስትራቦን እንደሚለን (i.2)፣ አንዳንድ የድሮ መምህሮች የጥንታዊ አይቲዮፒያን ግዛት ከደብረ አማና ጀምሮ ወደ ደቡብ (ከነሶርያ፣ እስራኤልና ዓረብ ሁሉ) ይቆጥሩት ነበር። በ2038 ዓክልበ. ግድም የአካድ ንጉሥ ናራም-ሲን ኤብላን ከያዘ በኋላ በአማናና በሊባኖስ ዙሪያ ዘመተ። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "41080", "contents": "ቱቫሉ በሰላማዊ ውቅያኖስ የሚገኝ የደሴቶች አገር ነው። ዋና ከተማው ፉናፉቲ ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "46324", "contents": "ቦሌ በኢትዮጵያ ዋና ከተማ አዲስ አበባ ካሉት ዐሥሩ ክፍለ ከተሞች ውስጥ አንዱ ነው። እስከ እ.ኤ.አ 2011 ባለው መረጃ መሠረት የሕዝብ ብዛቱ 328,900 ነው። ቦሌ የሜገኘው በአዲስ አበባ ደቡብ ምሥራቅ አቅጣጫ ሲሆን የካን፣ ቂርቆስን፣ ንፋስ ስልክ ላፍቶን እና አቃቂ ቃሊቲን ያዋስናል።"} {"id": "46336", "contents": "ሙሉጌታ በቀለ (1939 ዓም ተወልዶ) የኢትዮጵያ ፊዚክስ ሳይንቲስትና የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ፕሮፌሦር ናቸው። ሙሉጌታ በቀለ የተወለደው በአርሲ፣ ኢትዮጵያ ነው። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) ፈለቀ ክንፈ"} {"id": "32452", "contents": "ሞይስያ (ግሪክ፦ Μοισία) በጥንታዊ ዘመን ከዳኑብ ወንዝ ደቡብ (በተለይ በዛሬው ቡልጋሪያ ውስጥ) የተገኘ አውራጃ ነበር። ከ37 ዓክልበ. ጀምሮ እስከ 370 ዓ.ም. ድረስ አገሩ የሮሜ መንግሥት ግዛት ሆነ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "46474", "contents": "ኢ-ገዳይ መሣርያዎች በብዙ የሠለጠኑ አገራት የሕዝብን ተቃውሞ ለማስተዳደር የሚጠቅመው ዘዴ ነው። በሰላማዊ ሰልፍ ላይ ፖሊሶች ወይም ወታደሮች ታላቅ የሕዝብ እልቂጥ ባለመፈልጋቸው፣ በዚያው ፈንታ «ኢ-ገዳይ መሣርያ» አላቸው። ለምሳሌ፦ የውሃ መድፍ ዕምባ አውጭ ጋዝ የጎማ ጥይት ቴዘር (ኤሌክትሪክ ድንጋጤ የሚያቀርብ በትር) እነዚህ መሣርያዎች ሠልፈኞች ወይም ዜጎች እንዳይገደሉ ስለሚታሥቡ ብዙዎች ጊዘዎች በዘመናዊ ዓለም ይመረጣሉ።"} {"id": "32488", "contents": "ካስፒያን ባሕር በእስያ የሚገኝ ታላቅ ሀይቅ ወይም ባህር ነው።"} {"id": "41230", "contents": "13 November በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) በዘመነ ማቴዎስ፣ በዘመነ ማርቆስና በዘመነ ሉቃስ ኅዳር 4 ቀን ማለት ነው። በዘመነ ዮሐንስ ግን (ዘመነ ሉቃስ የሥግር ዓመት በመሆኑ) ኅዳር 3 ቀን ላይ ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "41242", "contents": "16 November በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) በዘመነ ማቴዎስ፣ በዘመነ ማርቆስና በዘመነ ሉቃስ ኅዳር 7 ቀን ማለት ነው። በዘመነ ዮሐንስ ግን (ዘመነ ሉቃስ የሥግር ዓመት በመሆኑ) ኅዳር 6 ቀን ላይ ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "38824", "contents": "ሲግሞ (ወረዳ) በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው። {{አቀማመጥ |align=center ሲግሞ (ወረዳ) በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "38830", "contents": "{{አቀማመጥ |align=center ሻሸመኔ ወረዳ በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "38842", "contents": "በርበሬ (ወረዳ) በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው። {{አቀማመጥ |align=center በርበሬ (ወረዳ) በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "37090", "contents": "ደብረ ታቦር (ከተማ) ደብረ ታቦር (ዓመት በዓል) ደብረ ታቦር (እስራኤል)"} {"id": "46930", "contents": "አሜሪካዊ ሳሞዓ American Samoa በፓሲፊክ ውቅያኖስ የሚገኝ የአሜሪካ ደሴቶች ግዛት ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "38854", "contents": "ቦሴት በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው። {{አቀማመጥ |align=center ቦሴት በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "47002", "contents": "ተቃራኒዎች ማለት የማይጣጣም ሁለትዮሽ ግንኙነት ያላቸው ነገሮች ማለት ነው። በለት ተለት ልማድ፣ ሁለት ነገሮች ወይንም ቃላቶች ተቃራኒ ናቸው ሲባል፡ ተቃርኖዋቸው ካላቸው ዝምድና አንጻር ሊሆን ይችላል። ለምሳሌ የድመት ተቃራኒ አይጥ ይሆናል። ሌላኛው ዓይነት ተቃርኖ፣ ሁለት ሆነው፣ ግን ከሁለት አንዱ ብቻ ባንድ ጊዜ ሊሆን ሲችል ይሆናል። ለምሳሌ የመግፋት ተቃራኒ መሳብ እንደሆነ። ሦስተኛው የመቃረን አይነት ቀስ ብሎ በሚቀያየር ባህርይ ላይ ጫፍና ጫፍ የያዙ ሁለት ነገሮች ማለት ነው። ለምሳሌ ሙቅና ቀዝቃዛ ተቃራኒ እንደሆኑ ነገር ግን በመካከላቸው የተለያየ የሙቀት ዓይነት እንዳለ ማለት ነው። በተለምዶ የሚሰራበት የተቃርኖ ሃሳብ፣ ለዕለት ተለት ንግግርና ግንዛቤ ቢረዳም፣ ለፍልስፍና እና ለሂሳብ ለመሳሰሉ ዕውቀቶች ግን የማምታታት እና የማደናቀፍ ችግር ይፈጥራል። ስለሆነም ከዘመናዊ ሥነ አምክንዮ አንጻር፣ ተቃርኖ ማለት መጣረስ ማለትን ይወክላል። በሌላ አነጋገር፣ የአንድ ነገር ተቃራኒ፣ ያ ነገር ያልሆነ የሚል ትርጓሜን ይይዛል። ስለሆነ የድመት ተቃራኒ፣ ድመት ያልሆነ ነው ማለት ነው። በዚህ አስተሳሰብ፣ ድንጋይ ድመት ስላልሆነ፣ አይጥ ብቻ ሳይሆን ድንጋይም የድመት ተቃራኒ ነው ይባላል። የሙቅ ተቃራኒ ሙቅ ያልሆነ ስለሆነ፣ ለምሳሌ ሰማያዊ ቀለም ሙቅ ስላልሆነ ሰማያዊ የሙቅ ተቃራኒ ነው ይባላል።"} {"id": "47044", "contents": "ዳታቤዝ የተደራጀ የመረጃ ቋት ነው። የእስኪማ፣ ቴብል፣ ኩዌሪ፣ ሪፖርት እና የተለያዩ ግብአቶች ስብስብ ነው።"} {"id": "41632", "contents": "የኦሮሚያ ወረዳዎች፦ ሊሙ (ወረዳ) ሊሙ ቆሳ ሊሙ ሳቃ ሊሙ (የአሦር ማዕረግ)"} {"id": "37810", "contents": "ኦማን በአረቢያ ልሳነ ምድር የተገኘ አገር ሲሆን ዋና ከተማው መስከት ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "37858", "contents": "ስለ አውሮፓዊው/እስያዊው አገር ለመረዳት፣ ጂዮርጂያን ይዩ። ጆርጂያ (ወይም ጂዮርጂያ) ከአሜሪካ ክፍለ ግዛቶች ውስጥ አንዱ ነው። እንዲሁም ጂዮርጂያ በታላቋ ብርታኒያ ይተዳደሩ ከነበሩት 13 ግዛቶች አንዱ ነበር። «ጂዮርጂያ» የሚለውን ስሙንም ያገኘው የብርታኒያ ንጉስ ከነበረው ጆርጅ ሁለተኛ ነው። የጂዮርጂያ ዋና ከተማ አትላንታ ሲሆን፤ ጂዮርጂያን በደቡብ ፍሎሪዳ፥ በምስራቅ አትላንቲክ ውቅያኖስ እና ደቡብ ካሮላይና፥ በምዕራብ አላባማ እንዲሁም በሰሜን ቴነሲ እና ሰሜን ካሮላይና ያዋስኑታል።"} {"id": "37930", "contents": ""} {"id": "41974", "contents": "ሉዊዚያና ከአሜሪካ 50 ክፍላገራት 1ዱ ነው።"} {"id": "38890", "contents": "ኢጄሪ በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው። {{አቀማመጥ |align=center ኢጄሪ በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "38896", "contents": "ወሊሶና ጎሮ በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው። {{አቀማመጥ |align=center ወሊሶና ጎሮ በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "38602", "contents": "ቆነባ (ወረዳ) በአፋር ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "42070", "contents": "ዴላዌር (Delaware /'ደለወይር/) ከአሜሪካ 50 ክፍላገራት 1ዱ ነው።"} {"id": "42082", "contents": "ሳውዝ ካሮላይና (South Carolina) ወይም ደቡብ ካሮላይና ከአሜሪካ 50 ክፍላገራት 1ዱ ነው።"} {"id": "42436", "contents": "ማጋን በጥንት ከመስጴጦምያ ጋራ (በተለይ በአካድና ዑር መንግሥት ዘመኖች) ንግድ በመርከቦች ያካኼደ ኣገር ነበር። ዛሬ ኦማን በተባለ ኣገር አንደ ተገኘ ይታስባል። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "47464", "contents": "ብለዝ ፓስካል (ፈረንሳይኛ፦ Blaise Pascal 1615-1654 ዓም) የፈረንሳይ ፈላስፋ፣ ጸሓፊና ሒሳብ ተመራማሪ ነበር። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "38668", "contents": "ቃሉ (ወረዳ) በአማራ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "38674", "contents": "በየዳ በአማራ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "38680", "contents": "ባቲ (ወረዳ) በአማራ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "38686", "contents": "አንከሻ በአማራ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "47578", "contents": "ኖቫ ስኮሻ በካናዳ የሚገኝ ክፍላገር ነው። ዋና ከተማው ሃሊፋክስ ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "47596", "contents": "ዶ/ር ሱን ያት ሰን (ቻይንኛ፦ 孫逸仙) የቻይና ሀኪም፣ ጸሓፊ፣ ፈላስፋ እና ከሢንኃይ አብዮት ቀጥሎ አብዮታዊ መሪ ነበሩ። ለሁለት ወር ያህል በ1904 ዓም የቻይና ሪፐብሊክ መጀመርያ ሽግግር መንግስት ፕሬዚዳንት ነበሩ። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "44476", "contents": "ኤሽኑና የሱመር ጥንታዊ ከተማ ነበር። ዛሬው ሥፍራው ተል አስማር ተብሎ በዘመናዊው አገር ኢራቅ ውስጥ በዲያላ ወንዝ ሸለቆ ይገኛል። ኤሽኑና ከስሜኑ ተራሮች ወደ መስጴጦምያ በደረሰው መንገድ ላይ ስለተቀመጠ የብርቅ ሸቀጦች (ፈረስ፣ ሰንፔር፣ ዕንቁዎች ወዘተ.) ንግድ ማዕከል ሆነና በለጸገ። የአካድ መንግሥት እየደከመ (በሹዱሩል ዘመን 2001-1986 ዓክልበ. ግ.) ኤሽኑና በአካድ ቅሬታ ግዛት ውስጥ እንደ ቀረ ይታወቃል። ከዚያ የኤላም ንጉሥ ኩቲክ-ኢንሹሺናክ ያዘው። ከዚህ በኋላ ለዑር መንግሥት ተገዥ ሆነ፤ ከዚያ በተራው ለኢሲንና ለላርሳ ተገዛ። አንዳንድ የኤሽኑና ገዢ ግን እንደ ነጻ ንጉሥ ይገዛ ነበር። 2 ኢፒቅ-አዳድ 1771-1729 ዓክልበ. በተለይ ለኤሽኑና ሰፊ ግዛት አሸነፈ። በመጨረሻ በ1674 ዓክልበ. ኤሽኑና ለባቢሎን ንጉሥ ሃሙራቢ ወደቀ። የኤሽኑና ሕግጋት ደግሞ ለሥነ ቅርስ ታውቀዋል፤ የትኛው ንጉሥ እንዳወጣቸው ግን እርግጥኛ አይደለም። (ኡልትራ አጭር) - ኢቱሪያ - ገዥ (ኤንሲ) ለዑር-፫ መንግሥት 1910-1904 - ሹ-ኢሊያ 1904-1896 - ኑራኹም - ገዥ ለዑር 1896-1886 - ኪሪኪሪ - ገዥ 1886-1872 - ቢላላማ - ገዥ ለኢሲን - ኢሻር-ራማሹ - ገዥ - ኡሹር-አዋሱ - ገዥ - አዙዙ - ገዥ - ኡር-ኒንማርኪ - ገዥ - ኡር-ኒንጊዚዳ - ገዥ 1806-1793 - 1 ኢፒቅ-አዳድ 1793-1791 - ሳሪያ - ገዥ 1784-1778 - ዋራሣ - ገዥ 1791-1784 - በላኩም - ገዥ 1778-1771 - 1 ኢባልፒኤል 1771-1729 - 2 ኢፒቅ-አዳድ 1729-1719 - ናራም-ሲን 1719-1718 - ኢብኒ-ኤራ 1718-1716 - ኢቂሽ-ቲሽፓክ 1716-1712 - ዳኑም-ታሃዝ 1712-1692 - ዳዱሻ 1692-1680 - 2 ኢባልፒእል 1680-1674 - ሲሊ-ሲን ሴት በበገና የሴት ራስ የሴት ራስ"} {"id": "47638", "contents": "ፖም ወይም አፕል፣ እንዲሁም ቱፋህ ከቱፋሕ ዛፍ (ቱፋሕ ገረብ) የመጣው ፍራፍሬ ነው።"} {"id": "4811", "contents": "1 January 1757 - 8 September 1757 እ.ኤ.ኣ. = 1749 ዓ.ም. 9 September 1757 - 31 December 1757 እ.ኤ.ኣ. = 1750 ዓ.ም."} {"id": "43714", "contents": "ሙሳ በእስልምና አስራ አምስተኛ ነብይ ሲሆን የእስራኤል ህጻናትን ከፊርአዉን (ፈርዖን) በተአምረኛ እንጨቱ በአላህ ፈቃድ ባህሩን ከሁለት ከፍሎ ያዳናቸዉ ነብይ ነው። ደግሞ ይዩ፦ ሙሴ : ይህ ፡ አጭር ፡ ሃይማኖት ፡ ነክ ፡ ጽሑፍ ፡ መሠረት ፡ ወይም ፡ መዋቅር ፡ ነው። እርስዎ ፡ ሊያስፋፉት ፡ ይችላሉ!"} {"id": "4853", "contents": "1 January 1736 - 8 September 1736 እ.ኤ.ኣ. = 1728 ዓ.ም. 9 September 1736 - 31 December 1736 እ.ኤ.ኣ. = 1729 ዓ.ም."} {"id": "39202", "contents": "የኮሶ በሽታ ከተለያዩ የሰውና እንስሳት የትል በሽታዎች ኣንዱ ነው። ከሰው ኮሶ በሽታዎች ኢትዮጵያ ውስጥ በሰፊው የታወቀው ሕዋስ ቲንያ ሳጂናታ ይባላል። በሽታው ሰውን የሚይዘው ያልተመረመር ጥሬ የከብት ሥጋ በመብላት ሲሆን በሽታውን የሚያስከትለው እንቁላል ጥሬ ሥጋ ውስጥ ያለማጉሊያ መሣሪያ በዓይን ይታያል። ኣንድ ሰው የኮሶ እንቁላል ያለበትን ጥሬ ስጋ ከበላ በኋላ እንቁላሉ ይፈለፈልና ኣንጀት ላይ በመንጠልጠል ከኣንገቱ ማደግ ይጀምራል። የኮሶ ትል ርዝመት ከሰው ይበልጣል። በቂ እድሜ ከኣገኘ በኋላ ብዙ እንቁላሎች ያሉት እየተቀነጠሱ ሹጥ ሆነው ከሰገራ ጋር ወይም ለብቻቸው ይወጣሉ። የኮሶ መድኃኒት ተወስዶ ከእንጀት ተነቅሎ ወይም ከኣንገቱ ተበጥሶ ሲወጣ ኣሻረኝ ይባላል። የኮሶው መድኃኒት ኮሶውን ከኣንጀት ፈንቅሎ ካላወጣው ግን እንደገና ከኣንገቱ በመጀመር ያድግና ሌላ የሹጥ ዙር መታየት ሲጀምር ኮሶ ታየኝ ይባላል። ስለዚህ ኣንድ ሰው ኮሶ ከታየው ትሉን ከኣንገቱ ፈንቅሎ የሚያወጣ መድኃኒት መውሰድ ኣለበት። ኣንድ ሹጥ ውስጥ ብዙ የኮሶ እንቁላሎች ስለኣሉት ኣንድ ኮሶም ብዙ ዓመታት ስለሚኖር ብዙ ሺህ እንቁላሎች ይኖራሉ። ኣንድ ሰው ሰገራውን ሜዳ ላይ ሲወጣ ሹጡ ፀሓይ ሲሞቀው ይፈነዳና ብዙ ሺህ እንቁላሎቹ ሳር ላይ ይረጫሉ። ከብቶች እንቁላሎቹን ከሳሩ ጋር ሲበሉ ተፈልፍለው ሆድ ዕቃቸውን ስርስረው የከብት ስጋ ውስጥ ተቀምጠው ጥሬ ስጋ የሚበላ ሰው እስኪመጣ ይጠብቃሉ። የግዴታ ሰገራ ሜዳ ውስጥ መውጣት ካስፈለገ ትንሽ ጉድጓድ ቆፍሮ ከእዚያ ሰገራውን በኣፈር መሸፈን እንቁላሎቹ እንዳይበተኑ ይጠቅማል። [1] ኮሶ የሰው እንጂ የእንስሳት በሽታ ኣይደለም። የጥንት ሰዎች የዱር እንስሳትን ሲበሉ የያዛቸውን የኮሶ በሽታ በየኣካቢያቸው በመጸዳዳት ለለማዳ እንስሳት ኣስተላለፉ እየተባሉ ይታማሉ። ሥጋን ማብሰል የኮሶውን እንቁላል ይገድላል። የኮሶ እንቁላል ያለበትን የከብት ሥጋ ለሁለት ሳምንታት ፍሪዝ ማድረግም ይገድላቸዋል። ደግሞ ይዩ፦ ኮሶ ስመ በሽታ Disease Names in Amharic በዶ/ር ኣበራ ሞላ By Dr. Aberra Molla"} {"id": "39208", "contents": "ፎረፎር የጭንቅላት ቆዳ ላይ የሚወጣና በበሰብስ ሕዋስ የሚመጣ በሽታ ነው። ስሙ ከጣልያንኛ forfora /ፎርፎራ/ ወይም ከሮማይስጥ furfur ፉርፉር እንደ ደረሰ ይመስላል። ሠላም የኢንፎ ገበታ ተከታዮቻችን ፎረፎር አስቸግሮዎታል? እንግዲያውሥ በቀላሉ በቤት"} {"id": "4913", "contents": "1 January 1706 - 8 September 1706 እ.ኤ.ኣ. = 1698 ዓ.ም. 9 September 1706 - 31 December 1706 እ.ኤ.ኣ. = 1699 ዓ.ም."} {"id": "43936", "contents": "4 መንቱሆተፕ ነብታዊሬ ግብጽን ከጤቤስ (11ኛው ሥርወ መንግሥት) የገዛ ፈርዖን ነበረ። የ3 መንቱሆተፕ ልጅና ተከታይ ነበር። ነብታዊሬ ለረጅም ጊዜ በግብጽ አልነገሠም። በአጭር ዘመኑ ውስጥ አንዳንድ ተጓዥ ወደ ዋዲ ሃማማት ለድንጋይ ልኮ ነበር። የዚህም ሥራ ዓለቃ አመነምሃት ተባለ። በቅርብ ጊዜ ውስጥ ይህ አመነምሃት እራሱ ፈርዖንና የ12ኛው ሥርወ መንግሥት መስራች ሆነ። ነብታዊሬ ወዴት እንደ ሄደ ወይም እንደ ኖረ እንዳልኖረ አይታወቅም። የመቃብሩ ቦታ ከቶ አይታወቅም።"} {"id": "43996", "contents": "ቡሲሪስ (ግሪክኛ፦ Βούσιρις) በጥንታዊ ግሪክ አፈ ታሪክ ከሄራክሌስ ጋራ የታገለ የግብጽ ንጉሥ ነበር። የፖሠይዶንና የአኒፔ ልጅ ይባላል። ዲዮዶሩስ ሲኩሉስ እንደ ጻፈው፣ ቡሲሪስ በጤቤስ መጀመርያው የነገሠው ፈርዖን ነበረ። በሌላ ቦታ ግን ኦሲሪስ አፒስ ቡሲሪስን በፊንቄ ላይ እንደ አገረ ገዥ ሾመው ይላል። ይህ ክፉ ንጉሥ የጎበኙትን ሁሉ አሥሮ ይገድል ነበር። ሄራክሌስ ግን በግብጽ ሲያልፍ ከርሱ አመለጠና ቡሲሪስን ሎሌዎቹንም ገደላቸው ይባላል። ከዚህ በላይ ግሪኮች አራት ልዩ ልዩ ሥፍራዎች በግብጽ «ቡሲሪስ» ይሏቸው ነበር፤ ቡሲሪስ (ከተማ)ን ይዩ። 490 ዓክልበ. ግድም 490 ዓክልበ. ግድም 480 ዓክልበ. ግድም"} {"id": "44014", "contents": "ጌራራ (ዕብራይስጥ፦ גְּרָר /ግራር/) በኦሪት ዘፍጥረት የሚጠቀስ የፍልስጥኤማውያን ከተማ ነው። በቤርሳቤ አካባቢ ይገኝ ነበር። መጀመርያው የሚጠቀሰው በምዕራፍ ፳ ሲሆን አብርሃም በጌራራ ንጉሥ አቢሜሌክ ግዛት እየኖረ ሚስቱ ሣራ እኅቴ ነች በማለት አቢሚሌክን እንዳታለለ ይወራል። ከዚህ በፊት ተመሳሳይ ታሪክ ስለ ሣራና የግብጽ ፈርዖን አለ። ከዚያ በኋላ በምዕራፍ ፳፮ ይስሐቅ ደግሞ በአቢሜሌክ ግዛት ሲኖር ሚስቱ ርብቃ እኅቴ ነች በማለት እንዲህ ያደርጋል። በመጽሐፈ ኩፋሌ መሠረት ግን፣ የአብርሃምና ሣራ ታሪክ ከፈርዖን ጋር፣ የይስሐቅና ርቅቃም ታሪክ ከአቢሜሌክ ጋር ብቻ ይሰጣል። የአብርሃምና ሣራ ታሪክ ከአቢሜሌክ ጋር በኩፋሌ ስለማይታይ፣ ከሌሎቹ ሁለት ታሪኮች በመቀላቀል እንደ ተሳተ የሚል ሀሣብ አለ። በዚህ መጽሐፍ የከተማው ስም «ጌራሮ» የንጉሡም ስም «አቤሜሌክ» ተጽፈዋል።"} {"id": "44020", "contents": ""} {"id": "44128", "contents": "ሃን ዥዎ (ቻይንኛ፦ 寒 捉) በጥንታዊ ቻይና የሥያ ሥርወ መንግሥት ዘመን በዜና መዋዕሎች መሠረት፣ ለጊዜው ከሥያንግ ቀጥሎ መንግሥትን በአመጽ የቀማው ጦር አለቃ ነበር። ይህ ሃን ዥዎ ግን ከቻይና ነገሥታት መካከል አይቆጠረም፤ ዘውዱን ለመጫን አልደፈረም ስለ ነበር ይሆናል። የቀርከሃ ዜና መዋዕል እንደሚለን፣ በሥያንግ ፰ኛው ዓመት (1967 ዓክልበ. ግ.) ሃን ዥዎ ጀግናውን ሆው ዪን ገደለ፤ ሃን ዥዎም የራሱን ልጅ ጅያውን በጌ ክፍላገር ላይ እንዲዘመት ላከው። በ፳ኛው ዓመት፣ ሃን ዥዎ የጌን ክፍላገር አለቆች አጠፋቸው። በ፳፮ኛው ዓመት፣ ሃን ዥዎ ልጁን ጅያው የሥያንግ መንግሥት ከዠንግጓን ዙሪያ እንዲያጠፋ አደረገ። በሥያንግ ፳፯ኛው ዓመት ጅያው በዠንሡን ዙሪያ ላይ ዘመተ። በወይ ወንዝ ላይ በአንድ ታላቅ ውግያ የዠንሡን ልዑል መርከብ ተገለበጠና ተገደለ። በ፳፰ኛው ዓመት፣ ሃን ዥዎ ልጁን ጅያው ንጉሡን ሥያንግን እንዲገድለው አዘዘ። የሥያንግ ንግሥት፣ ሚን፣ በዚያን ጊዜ በሥያንግ ልጅ እርጉዝ ነበረች። እርሷ አመለጠችና ወደ አባቷ (የጂንግ ልዑል) አገር በሻንዶንግ ልሳነ ምድር ሸሸች። ሚኒስትሩ ሜ ደግሞ ወደ ዮውጌ ሸሸ። በሚቀጥለው ዓመት ሚን አልጋ ወራሹን ሻውካንግን ወለደች። እርሱ አድጎ ሻውካንግና ቢትዎደዱ ሜ ከ1926 እስከ 1906 ዓክልበ. ድረስ አመጸኖቹን ተዋጉ። በመጨረሻ በ1906 ዓክልበ. በአንዪ በሆነ ውግያ ሃን ዥዎና ልጁ ጅያው ተገደሉ፣ ሻውካንግም ንጉሥ ሆኖ የቻይና መንግሥት ያንጊዜ አልጠፋም።"} {"id": "44602", "contents": "አባ ሳሙኤል ወልደ ካህን አባ ሳሙኤል ቤተክርስቲያን አባ ሳሙኤል ሐይቅ"} {"id": "44626", "contents": ""} {"id": "44632", "contents": "ኮሶቮ በከፊል ተቀባይነት ያገኘ አገር ሲሆን በደቡብ አውሮፓ ይገኛል። ዋና ከተማው ፕርሽቲና ነው። በ2000 ዓ.ም.ኮሶቮ ነጻነቱን ከሰርቢያ አዋጀ። ሆኖም ሰርቢያ እስካሁን ይህንን አልተቀበለም፤ በኮሶቮ ግዛት ላይ ይግባኝ ይላል። ብዙ አገራት ኮሶቮ እንደ ነጻ አገር ቢቀበሉም፣ ሌሎች አገራት ግን በተለይም ሩስያ የሰርቢያ ግዛት ነው ብለው ለተቀባይነቱ እምቢ ብለዋል። በቅርቡ ኢትዮጵያ ኮሶቮን በይፋ ተቀባይነት ለመስጠት ተስማምቷል፤ የኢትዮጵያ መንግሥት ግን ይህንን ተቀባይነት በይፋ ገና አላስታወቀም። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "40942", "contents": "11 January በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) በዘመነ ማቴዎስ፣ በዘመነ ማርቆስና በዘመነ ሉቃስ ጥር 3 ቀን ማለት ነው። በዘመነ ዮሐንስ ግን (ዘመነ ሉቃስ የሥግር ዓመት በመሆኑ) ጥር 2 ቀን ላይ ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "5285", "contents": "1 January 1521 - 7 September 1521 እ.ኤ.ኣ. = 1513 ዓ.ም. 8 September 1521 - 31 December 1521 እ.ኤ.ኣ. = 1514 ዓ.ም."} {"id": "5303", "contents": "1 January 1512 - 7 September 1512 እ.ኤ.ኣ. = 1504 ዓ.ም. 8 September 1512 - 31 December 1512 እ.ኤ.ኣ. = 1505 ዓ.ም."} {"id": "5315", "contents": "1 January 1506 - 7 September 1506 እ.ኤ.ኣ. = 1498 ዓ.ም. 8 September 1506 - 31 December 1506 እ.ኤ.ኣ. = 1499 ዓ.ም."} {"id": "5327", "contents": "1 January 1500 - 7 September 1500 እ.ኤ.ኣ. = 1492 ዓ.ም. 8 September 1500 - 31 December 1500 እ.ኤ.ኣ. = 1493 ዓ.ም."} {"id": "5339", "contents": "1 January 1494 - 6 September 1494 እ.ኤ.ኣ. = 1486 ዓ.ም. 7 September 1494 - 31 December 1494 እ.ኤ.ኣ. = 1487 ዓ.ም."} {"id": "44380", "contents": "ሉግዱስ በፈረንሣይ አፈ ታሪክ የኬልቶች (በጋሊያ፣ አሁንም ፈረንሳይ አገር) ንጉሥ ነበረ። የናርቦን ልጅና ተከታይ ይባላል። እርሱ የልዮን ከተማ መሥራች እንደ ነበር የሚል ትውፊት አለ። የሮሜ መንግሥት ሰዎች ይህን ከተማ ሉግዱኑም ሲሉት መካከለኛው ፈረንሳይ ከዚህ ከተማ ሉግዱነንሲስ ክልል አሉት። በአንዳንድ መጽሐፍ ደሞ ሉግዱስ የለይድን (በሆላንድ) መሥራች ይባላል። የሉግዱስ ሌላ ስም ሉዶዊኩስ ሲሆን ይህ እስካሁን ድረስ የዘመናዊ ስም «ሉዊስ» ወዘተ. መነሻ እንደ ነበር ይባላል። በኋላ የኬልቶች ጣኦት ወይም አምላክ ስም ሉጉስ ሆነ፤ ይህም በኋላ የሮማውያን ሜርኩሪዩስ እንደ ነበር ተቆጠረ። በዚህም ዘመን በአይርላንድ አፈ ታሪክ በአይርላንድ የነገሠው ሉግ ደግሞ የ«ሉጉስ» ሞክሼ ይቆጠራል። በአይርላንድ ትውፊት ግን የአይርላንድ ንጉሥ ሉግ ከቱዋጣ ዴ ዳናን እና ከፎሞራውያን ወገኖች ነው። ምንጮች ስንት ዓመት እንደ ገዛ በማወራት ይለያያሉ፤ ለ፭፣ ፳፮፣ ፵፮ ወይም ፶ ዓመታት መሆኑ የሚሉ መጻሕፍት ይገኛል። የንጉሥ ሉግዱስ ልጅ ቤሊጊዩስ ተከተለው።"} {"id": "44416", "contents": "አትላንታ (እንግሊዝኛ፦ Atlanta) የጆርጂያ አሜሪካ ከተማ ነው። የሕዝቡ ቁጥር 443,775 አካባቢ ነው።"} {"id": "5633", "contents": "1 January 1350 - 5 September 1350 እ.ኤ.ኣ. = 1342 ዓ.ም. 6 September 1350 - 31 December 1350 እ.ኤ.ኣ. = 1343 ዓ.ም."} {"id": "5639", "contents": "1 January 1347 - 6 September 1347 እ.ኤ.ኣ. = 1339 ዓ.ም. 7 September 1347 - 31 December 1347 እ.ኤ.ኣ. = 1340 ዓ.ም."} {"id": "44782", "contents": "ዴፖርቲቮ ዴ ላ ኮሩኛ (እስፓንኛ፦ Real Club Deportivo de La Coruña) በአ ኮሩኛ፣ እስፓንያ የሚገኝ የእግር ኳስ ክለብ ነው። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "5675", "contents": "1 January 1329 - 5 September 1329 እ.ኤ.ኣ. = 1321 ዓ.ም. 6 September 1329 - 31 December 1329 እ.ኤ.ኣ. = 1322 ዓ.ም."} {"id": "5699", "contents": "1 January 1317 - 5 September 1317 እ.ኤ.ኣ. = 1309 ዓ.ም. 6 September 1317 - 31 December 1317 እ.ኤ.ኣ. = 1310 ዓ.ም."} {"id": "5705", "contents": "1 January 1314 - 5 September 1314 እ.ኤ.ኣ. = 1306 ዓ.ም. 6 September 1314 - 31 December 1314 እ.ኤ.ኣ. = 1307 ዓ.ም."} {"id": "5711", "contents": "1 January 1311 - 6 September 1311 እ.ኤ.ኣ. = 1303 ዓ.ም. 7 September 1311 - 31 December 1311 እ.ኤ.ኣ. = 1304 ዓ.ም."} {"id": "44830", "contents": "ክለብ ኔካክሳ በአጉዋስካሊየንቴስ፣ ሜክሲኮ የሚገኝ የእግር ኳስ ክለብ ነው። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "44872", "contents": "ትራያኑስ (ሮማይስጥ፦ Imperator Caesar Nerva Traianus Divi Nervae filius Augustus) (ከ53 ዓ.ም. እስከ 117 ዓ.ም. የኖሩ) ከ98 ዓ.ም. እስከ 117 ዓ.ም. የነገሡ የሮሜ መንግሥት ቄሣር ነበረ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "44878", "contents": "ፒዩሽቲ በ1662 ዓክልበ. ያህል የሐቲ (ሐቱሳሽ) ንጉሥ ነበር። በካነሽ ንጉሥ አኒታ ዐዋጅ ስሙ ይጠቀሳል፤ እንዲህ ሲል፦ «ዳግመኛ የሐቲ ንጉሥ ፒዩሽቲ መጣ። በሻላምፓ ከተማ ያመጣቸውን ትርፍ ሥራዊቱን አሸነፍኩ። ... ሐቱሳሽ በኔ ላይ በክፋት ተባብሮ ስላልሆነ፣ ተውኩት። በኋላ ግን ረሃብ በደረሰበት ጊዘ ጣኦቷ ከተማውን ሰጠችኝ። በሌሊት በኃይል ወሰድኩት። በሥፍራው ፌጦ ዘራሁ። ከኔ በኋላ የሚነግሥ ሁሉ፣ ሀቱሳሽን ዳግመኛ የሚሠፍረው ማናቸውም ሁሉ፣ ጣኦቱ ይመታው! » ሆኖም ከመቶ ያህል አመታት በኋላ የኩሻራ ሰው 1 ሐቱሺሊ እንደገና ሠፈረው፤ ሐቱሻም ዳግመኛ ዋና ከተማ ሆነ። ይህም የኬጥያውያን መንግሥት መሠረት ነበረ።"} {"id": "44896", "contents": "ፓሣው (ጀርመንኛ፦ Passau) በዳኑብ ወንዝ ላይ በጀርመን አገር የሚገኝ ከተማ ነው። በጥንት የቦያውያን ነገድ ከተማ ቦዮዱሩም ሲሆን ሮማውያን በኋላ ባታዊያ አሉት። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "44938", "contents": "ዌልስኛ (Cymraeg) በዌልስ የሚናገር የኬልቲክ ቋንቋዎች ቤተሰብ አባል ነው። የጌታ ጸሎት በዌልስኛ፥ Ein Tad, yn y nefoedd, sancteiddier dy Enw. Deled dy deyrnas. Gwneler dy ewyllys, ar y Ddaear, fel yn y nef. Dyro i ni heddiw ein bara beunyddiol. A maddau i ni ein troseddau, fel y maddeuwn rhai a droseddwyd yn ein herbyn. A phaid a'n dwyn i brawf, ond gwared ni rhag drwg. Oherwydd eiddo ti yw'r deyrnas, y nerth a'r gogoniant, am fyth ac am fyth. Amen. የዌልስኛ ውክፔዲያ አለ!"} {"id": "44980", "contents": "ማራጢዮስ (ግሪክ፦ Μαραθιος ሮማይስጥ፦ Marathus) በሲክዮን ነገሥታት ዝርዝር የአፒያ (በኋላ ሲክዮን) ንጉሥ ነበር። ካስቶርን የጠቀሱት ጸሐፊዎች ማራጢዮስ 20 ዓመት እንደ ነገሠ ይላሉ። ከማራጦኒዮስ በኋላ እና ከተከታዩ ኤቂውረውስ በፊት ገዛ። በፓውሳኒዩስ ጽሑፍ ግን ከኦርጦፖሊስ ቀጥሎ ያለው ቅድም-ተከተል ከሌሎች ምንጮች ይለያያል፤ ማራጦስም በዚያ አይጠቀሰም። በጀሮም ዜና መዋዕል ዘንድ፣ የዴውካልዮን ጐርፍና የፋይጦን እሳት በዚሁ ዘመን ፬ኛው ዓመት በግሪክ አገር ላይ ደረሱ፤ በ፯ኛውም ዓመት ተስቦ በአይቲዮፒያ ይዘገባል። ^ የአውሳብዮስ ዜና መዋዕል ^ የጀሮም ዜና መዋዕል"} {"id": "3605", "contents": "ጢምጱ የቡታን ዋና ከተማ ነው። የሕዝቡ ቁጥር በ1995 ዓ.ም. 50,000 ነበረ።"} {"id": "45022", "contents": "ካርል ሊኒዩስ የስዊድን ሐኪምና ሳይንቲስት ነበር። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "45034", "contents": "ማው ፀ-ቶንግ (ቻይንኛ፦ 毛泽东፣ በፒንዪን፦ Māo Zèdōng) (1886 -1968 ዓም) ከ1942 እስከ 1968 ዓ.ም. ድረስ የቻይና ሕዝባዊ ሪፐብሊክ ዋና መሪና አለቃ (ሊቀ መንበር) ነበር። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "45052", "contents": "ክሪያሶስ (Κρίασος) በግሪክ አፈ ታሪክ የአርጎስ ከተማ-አገር ንጉሥ ነበር። ካስቶር ዘሩድን የሚጠቅሱት ጸሃፊዎች ጄሮምና አውሳብዮስ እንደሚሉ፣ ክሪያሶስ የአርጎስ ንጉሥ ሆኖ በአገሩ ለ54 ዓመታት ነገሠ፣ የአባቱ አርጉስ ተከታይ ይባላል፤ እናቱም ኤዋድኔ ተባለች። ቢብሊዮጤኬ ግን ከክሪያሱስ በፊት የአርጉስንም በኲር ኤክባሶስን ይጠቅሳል። ፓውሳኒዮስ ከአርጉስና ከፎርባስ መካከል ማንምን አይጠቅስም። በቅዱስ ጀሮም ዜና መዋዕል ለክሪያሶስ ዘመን ከሰጡት ነጥቦች መካከል፦ የፒራንቶስ ልጅ ካሊጢያስ የአርጎስ ዋና ቄስ ሆነ። በእርሱና በግብጽ ፈርዖን «አመኖፊስ» ዘመን፣ «ኢትዮጵያውያን ከሕንዱስ ወንዝ መጥተው በግብጽ አጠገብ ሠፈሩ» ይለናል። በመጨረሻው ዓመት ኤፒዳውሮስ ከተማ ተመሠረተ። ቅዱስ አውግስጢኖስ እንደሚለን፣ ሚስቱ መላንቶሚኬ እና ልጃቸው ፎርባስ ከመሞታቸው በኋላ በአርጎሳውያን ዘንድ እንደ አማልክት ይቆጠሩ ነበር።"} {"id": "45106", "contents": "አሩባ በካሪቢያን ባህር በቬኔዝዌላ አጠገብ የሚገኝ የኔዘርላንድስ ደሴት ግዛት ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "3701", "contents": "ቢሽኬክ (Бишкек) የኪርጊዝስታን ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር (1997 ዓ.ም.) 900,000 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 40°07′ ሰሜን ኬክሮስ እና 71°44′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል። ከተማው በ1870 ዓ.ም. ፒሽፔክ ተብሎ በሩስያ ሰዎች ተሠርቶ፣ ከ1918 እስከ 1983 ዓ.ም. ድረስ ስሙ ፍሩንዝየ ተባለ።"} {"id": "5927", "contents": "1 January 1203 - 5 September 1203 እ.ኤ.ኣ. = 1195 ዓ.ም. 6 September 1203 - 31 December 1203 እ.ኤ.ኣ. = 1196 ዓ.ም."} {"id": "45154", "contents": "የአቤ ጉበኛ ያባትነት ግጥም…… በፍቅር አባት አቤ ጉበኛ ሀገራችን ካፈራቻቸው ወይም ደሞ ‘’ ለሀገራቸው ራሳቸውን ካፈሩ ደራሲያን ‘’ …….. የእውነት ደራሲያን ተርታ በግንባር ቀደምትነት የሚሰለፍ ፊት አውራሪ ጠንካራ እና ተንከሽ ጠሀፊያችን መሆኑ አሌ የማንለው ሀቅ ነው ፡፡ …’’ ሳይንሳዊ ሀቅ ‘’ ነው እንበለው እንዴ! ? ወደ አቤ ስንመለስ …. አቤ በሞገደኛ መጽሀፎቹ የጊዜውን እውነት ፍንትው አርጎ በብዕሩ የከተበ ፡፤ በእውነቱ ውስጥ እየተንቦጫረቁ ላሉ ዋናተኞች ቀዛፉዎች አስቀዛፉዎች ማንንም እና ምንም ሳይፈራ የተጠቀለሉበትን ጨለማ በመግፈፍ በሰላ የትችቱ ብርሀን ፍንትው አርጎ በመጽሀፍቱ ለአደባባይ ያበቃ ደፋር ጠሀፉም ነበር፡፡(እንዲህ እንዲህ አይነት ጠሀፊዎች በርከትከት ቢሉ ምን ነበረበት … ግን ግን ….የህይወታቸው አጨራረስ ሳይጨምር ነዋ…. ) ታዲያ በዚህም መዳፈሩ ነበር…. ዛቻውን ፡ ተግሳፁን ጠንከር ሲል ግዞቱን ሊያጣጥም የተገደደው… ግን ደሞም በዚህ ተኮላሽቶ ወደ ሁዋላው ያላፈገፈገ አቁዋሙን ሳያለዝብ ላመነበት ያለፈ የጥበብ ጀግናም ነው ፡፡ ( ህልፈቱ ያልተቁዋጨ ምስጢር ሆኖ ቢቀርም….."} {"id": "45196", "contents": "የጊሼ ቻረንጽ (አርሜንኛ፦ Եղիշե Չարենց) ከ1897 እስከ 1937 ድረስ የኖረ የጥንቱ አርመኒያ ባለቅኔና ደራሲ ነበር። በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ የጊሼ ቻረንጽ የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ።"} {"id": "45220", "contents": "ኮመን ኮር ሊነክስ የLFS የአማርኛ ትርጉም ነው። LFS Version 7.6-systemd በጀራልድ ቢክማንስ የተፃፈና በCreative Commons License ስር ባለፍቃድ የተደረገ ነው። በኮመን ኮር ሊነክስ ዋይት ፔፐር ውስጥ የሚገኙ የኮምፒውተር ትእዛዞችን በMIT License መጠቀም ይቻላል። ሊኑክስ® በላይነስ ቶርቫልድስ ስም የተመዘገበ የንግድ ምልክት ነው። ቀዳሚ ጊዜያዊ ሲስተም መገንባት Binutils-2.24 - ደረጃ 1 GCC-4.9.1 - ደረጃ 1"} {"id": "6005", "contents": "1 January 1164 - 4 September 1164 እ.ኤ.ኣ. = 1156 ዓ.ም. 5 September 1164 - 31 December 1164 እ.ኤ.ኣ. = 1157 ዓ.ም."} {"id": "6017", "contents": "1 January 1158 - 4 September 1158 እ.ኤ.ኣ. = 1150 ዓ.ም. 5 September 1158 - 31 December 1158 እ.ኤ.ኣ. = 1151 ዓ.ም."} {"id": "6023", "contents": "1 January 1155 - 5 September 1155 እ.ኤ.ኣ. = 1147 ዓ.ም. 6 September 1155 - 31 December 1155 እ.ኤ.ኣ. = 1148 ዓ.ም."} {"id": "6029", "contents": "1 January 1152 - 4 September 1152 እ.ኤ.ኣ. = 1144 ዓ.ም. 5 September 1152 - 31 December 1152 እ.ኤ.ኣ. = 1145 ዓ.ም."} {"id": "6035", "contents": "1 January 1149 - 4 September 1149 እ.ኤ.ኣ. = 1141 ዓ.ም. 5 September 1149 - 31 December 1149 እ.ኤ.ኣ. = 1142 ዓ.ም."} {"id": "6047", "contents": "1 January 1143 - 5 September 1143 እ.ኤ.ኣ. = 1135 ዓ.ም. 6 September 1143 - 31 December 1143 እ.ኤ.ኣ. = 1136 ዓ.ም."} {"id": "6059", "contents": "1 January 1137 - 4 September 1137 እ.ኤ.ኣ. = 1129 ዓ.ም. 5 September 1137 - 31 December 1137 እ.ኤ.ኣ. = 1130 ዓ.ም."} {"id": "51388", "contents": "የሚኒሊክ ድኩላ ለምን ተባለ?ማብራሪያ ቢሰጥበት"} {"id": "45454", "contents": "ፌርፋክስ ካውንቲ በ፲፯፻፴፬ ዓ.ም. በሰሜን ቨርጂኒያ የተመሰረተ አውራጃ (ካውንቲ) ነው። የካውንቲው ስም የመጣው በወቅቱ የአካባቢው ባለቤት ከሆኑት የ እንግሊዝ ክበረቴ ሎርድ ቶማስ ፌርፋክስ ነው። በካውንቲው ውስጥ ከ1.18 ሚሊዮን በላይ ህዝብ ይኖርበታል። በዚህ ምክንያት በ ዋሽንግተን ዲሲ እና አካባቢው ከሚገኙ አውራጃዎች ታላቁን የህዝብ ብዛት ያገኛል። የፌርፋክስ ካውንቲ ኗሪዎች መካከለኛ ዓመታዊ ገቢ ከ፻ሺህ በመብለጥ የመጀመሪያው የ ሰሜን አሜሪካ አውራጃ በመሆን ታሪክ ሰርቷል። በአሁኑ ወቅት ካውንቲው አሜሪካ ውስጥ ከሚገኙ አውራጃዎች ሁሉ ሁለተኛ ከፍተኛ ገቢ ያላቸው ኗሪዎችን ይይዛል። ይህም ከአጎራባች አውራጃው ከላውደን ካውንቲ ቀጥሎ መሆኑ ነው።"} {"id": "6101", "contents": "1 January 1116 - 4 September 1116 እ.ኤ.ኣ. = 1108 ዓ.ም. 5 September 1116 - 31 December 1116 እ.ኤ.ኣ. = 1109 ዓ.ም."} {"id": "6119", "contents": "1 January 1107 - 5 September 1107 እ.ኤ.ኣ. = 1099 ዓ.ም. 6 September 1107 - 31 December 1107 እ.ኤ.ኣ. = 1100 ዓ.ም."} {"id": "6125", "contents": "1 January 1104 - 4 September 1104 እ.ኤ.ኣ. = 1096 ዓ.ም. 5 September 1104 - 31 December 1104 እ.ኤ.ኣ. = 1097 ዓ.ም."} {"id": "6131", "contents": "1 January 1101 - 4 September 1101 እ.ኤ.ኣ. = 1093 ዓ.ም. 5 September 1101 - 31 December 1101 እ.ኤ.ኣ. = 1094 ዓ.ም."} {"id": "6155", "contents": "1 January 1089 - 3 September 1089 እ.ኤ.ኣ. = 1081 ዓ.ም. 4 September 1089 - 31 December 1089 እ.ኤ.ኣ. = 1082 ዓ.ም."} {"id": "6161", "contents": "1 January 1086 - 3 September 1086 እ.ኤ.ኣ. = 1078 ዓ.ም. 4 September 1086 - 31 December 1086 እ.ኤ.ኣ. = 1079 ዓ.ም."} {"id": "6167", "contents": "1 January 1083 - 4 September 1083 እ.ኤ.ኣ. = 1075 ዓ.ም. 5 September 1083 - 31 December 1083 እ.ኤ.ኣ. = 1076 ዓ.ም."} {"id": "6197", "contents": "1 January 1068 - 3 September 1068 እ.ኤ.ኣ. = 1060 ዓ.ም. 4 September 1068 - 31 December 1068 እ.ኤ.ኣ. = 1061 ዓ.ም."} {"id": "49264", "contents": "ኪም ጆንግ-ኡን[a][b] (/ ˌkɪm dʒɒŋˈʊn, -ˈʌn/; ኮሪያኛ: 김정은, ኮሪያኛ: [kim.dzɔŋ.ɯn]፤ ጥር 8 ቀን 1983 ተወለደ) የሰሜን ኮሪያ ከፍተኛ መሪ የነበረ የሰሜን ኮሪያ ፖለቲከኛ ነው። ኮሪያ ከ 2011 ጀምሮ እና ከ 2012 ጀምሮ የኮሪያ የሰራተኞች ፓርቲ (WPK) መሪ. ከ 1994 እስከ 2011 ሁለተኛው የሰሜን ኮሪያ ከፍተኛ መሪ የነበረው የኪም ጆንግ-ኢል ልጅ እና ኮ ዮንግ-ሁይ ናቸው."} {"id": "48034", "contents": "የእፀፆች ጉዳይ ከዘመናዊ ሆስፒታልና ሕክምና ወይም መድኃኒት አስቀድሞ በማናቸውም ብሔር የተጠበቁት ዘዴዎች ናቸው። የሰው ልጆች በማናቸውም አገር ሲኖሩ በአካባቢያቸው የተገኙትን በተለይም የአትክልት ዝርያዎች ጥቅም ለመፍትሄ ከትውልድ ትውልድ ያሳልፉ ነበር። አሁንም በኢንተርኔት ዘመን አዲስ ትኩረት እያገኘ ነው። በተለይ የታወቁት፣ የቻይና ባሕላዊ መድኃኒት፣ የፋርስ ባሕላዊ መድኃኒት፣ የእስልምና መድሃኒት፣ አያሌ የሕንድ ባሕላዊ መድሃኒት አይነቶች አሉ፤ የአፍሪቃ ባሕላዊ መድሃኒት አይነቶች አሉ፣ የቀይ-ሕንድ ባሕላዊ መድሃኒት (አሜሪካ ጥንት ኗሪዎች) አይነቶችም አሉ። በኢትዮጵያም ብዙ ብሔሮች የነርሱም ባሕላዊ መድሃኒቶች ዘዴዎች አሏቸው። አንዳንዴ እነዚህ ተግባሮች ለዘመናዊ ሳይንስ ዕውቀት ጥቅማዊ ሆነዋል፤ ብዙ ዘመናዊ መድሃኒት የሚሠራው በተፈጥሮ ከተገኙት ከነዚህ ዝርያዎች ናቸውና። አንዳንዴ ግን፣ ልማዳዊ ተግባሮች ያለዋጋ ሊሆኑ ይችላሉ፣ ለአንድ ምሳሌ ሌባሻ ተብሎ የነበረው የቀድሞ ልማድ። ማንም ሰው ባህላዊ መድሃኒትን ለራሱ ሳይሞክር፣ ስለ አትክልቱ ዕውቀት ያለውን ሰው በቀጥታ መጠይቅ ይሻለዋል። እንዲሁም ማንም ዐይነት አትክልት ወይም እንስሳ ሳይበላ በድንብ መታጠብ፣ መበሠልና መዘጋጀት ለሕክምና አይነተኛ ነው። ኢትዮጵያም የጥበብ ሀገር እንደመሆኗ በባህላዊው ህክምና እሥከ ጥግ ደርሣለች  :: ከእፅዋቶቻችን መካከል እነ ዕፀ ዮዲት ጥቁር ሀረግ አዙሪት ሠላቢላ ሞይደር የሺነት የአይጥ ሀረግ አቱች ምሥርች አረ ምኑን ልናገረው ብዙ ናች :: ግን በባህላዊ ህክምና ሥለ እፅዋት እንረዳ:: በተጨማሪም እንደ ዲያቆን ሄኖክ ካሣሁን ካሉ አጭበርባሪ \"ባህላዊ ሃኪሞች\" ራሳችንን እንጠብቅ!!"} {"id": "48052", "contents": "ባህል ማለት የሰው ልጅ ጥናት ውስጥ የአንድ ኅብረተሰብ አኑዋርኑዋር ነው። በዚህም ውስጥ «ባህል» የኅብረተሠቡ ቋንቋ፣ ሥነ ጥበብ፣ ሥነ ጽሑፍ፣ ሙዚቃ፣ ጭፈራ፣ ሃይማኖት፣ ቴክኖሎጂ፣ አበሳሰል፣ አለባበስ፣ ስነ ሕንጻ፣ ሕግ፣ አስተያየት፣ ፍልስፍና፣ አፈ ታሪክ እና ብዙ ሌሎች ረገዶች ያጠቅልላል። የባሕል ጥናት ደግሞ «ሥነ ኅብረተሰብ» ወይም «ሥነ ማኅበረሰብ» ሌላ ስሙም «ሶሲዮሎጂ» ነው። (ይህ ባሕል ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "52318", "contents": "የፓርላማ እና የዲፕሎማቲክ ጥበቃ (ፓዲፒ) በለንደን የሜትሮፖሊታን ፖሊስ አገልግሎት የስፔሻሊስት ኦፕሬሽን ዳይሬክቶሬት ውስጥ የጥበቃ ትዕዛዝ ቅርንጫፍ ነው። ከፍተኛ አደጋ ቦታዎችን, የመንግስት ተቋማትን ለመጠበቅ ተልእኮ ተሰጥቶታል. እነዚህም የንግሥቲቱ ኦፊሴላዊ መኖሪያ የሆነበት ቡኪንግሃም ቦታን ያካትታሉ። እና ዳውኒንግ ስትሪት የጠቅላይ ሚኒስትሩ ህይወት እና ሌሎች በለንደን የሚገኙ የመንግስት መምሪያዎች የመንግስት መሪ ነበሩ። ነገር ግን በመላ አገሪቱ የሮያል መኖሪያዎችን በተመለከተ። የሜትሮፖሊታን ፖሊስ አገልግሎት ክፍል ፓዲፒ የፓርላማ ቤቶችን የያዘውን የዌስትሚኒስተር ቤተ መንግስት ለመጠበቅ መኮንኖችን (ታጣቂ እና ያልታጠቁ) የመስጠት ሃላፊነት አለበት ። የመንግስት ሚኒስትሮችን ይከላከላል እና በአስጊ ደረጃዎች ላይ ምክር ይሰጣል. በፓዲፒ ውስጥ ከአካባቢው የፖሊስ ሃይሎች እና ከፓርላማ ደህንነት ዲፓርትመንት (PSD) ጋር ለኮመንስ ም/ቤት አፈ ጉባኤ እና ለጌታዎች ምክር ቤት አፈ-ጉባዔ ሪፖርት የሚያደርገውን የፓርላማ ግንኙነት እና የምርመራ ቡድን (PLaIT) ነው። . በተጨማሪም ፓዲፒ የጠቅላይ ሚንስትር እና የኤክሼከር ቻንስለር መኖሪያ በሆነው በዳውኒንግ ስትሪት ደኅንነት ኃላፊነት አለበት። ፓዲፒ በዩኬ ውስጥ ላሉ የዲፕሎማቲክ ሚሲዮኖች ጥበቃ በቪየና የዲፕሎማሲ ግንኙነት ስምምነት (አንድ አስተናጋጅ አገር ኤምባሲዎችን እና ቆንስላዎችን እንዲጠብቅ የሚጠይቅ ሲሆን ይህም የማይጣሱ መሆናቸውን በመጠበቅ) የመጠበቅ ሃላፊነት አለበት። ፓዲፒ የታጠቁ እና ያልታጠቁ ጥበቃዎችን በሁለቱም የፖሊስ መኪናዎች እና የእግር ጠባቂዎች እንዲሁም ዩኒፎርም በለበሱ እና ሲቪል በለበሱ ስራዎችን ይሰጣል። ፓዲፒ የተፈጠረው በኤፕሪል 2015 (አውሮፓዊ) የሜትሮፖሊታን ፖሊስ አገልግሎት የዲፕሎማቲክ ጥበቃ ቡድን (SO6) እና የዌስትሚኒስተር ዲቪዥን ቤተ መንግስት (SO17) ውህደት አማካኝነት ነው።] በዩናይትድ ኪንግደም ውስጥ ትልቁ የታጠቀ ፖሊስ ነው። የዲፕሎማቲክ ጥበቃ ቡድን (DPG) በማዕከላዊ ለንደን ውስጥ ለዲፕሎማቲክ ሚሲዮኖች ጥበቃ የሚውል የሜትሮፖሊታን ፖሊስ አገልግሎት ቅርንጫፍ ሆኖ በኅዳር 1974 ተመሠረተ። የዲፒጂ መኮንኖች ለንጉሣዊ ሠርግ, ለግዛት ጉብኝት እና ለሌሎች ልዩ ዝግጅቶች የደህንነት ስራዎችን እንዲደግፉ ተመድበዋል."} {"id": "52324", "contents": "ቪአንግ ኛሩሞን (ጣይኛ፦ เวียง นฤมล) (1991- ዓ.ም.) የታይላንድ ፊልም ተዋናይ ነበረች። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "52330", "contents": "የአለም አቀፍ ኢንተርባንክ ፋይናንሺያል ቴሌኮሙኒኬሽን (ስዊፍት) ማህበር በህጋዊ መንገድ ኤስ.ደብሊውአይኤፍ.ቲ. SCRL፣ በዓለም ዙሪያ ባሉ ባንኮች መካከል የፋይናንስ ግብይቶችን እንደ መካከለኛ እና አስፈፃሚ ሆኖ የሚያገለግል የቤልጂየም የትብብር ማህበረሰብ ነው። እንዲሁም ሶፍትዌሮችን እና አገልግሎቶችን ለፋይናንሺያል ተቋማት የሚሸጠው በአብዛኛው በባለቤትነት ለሚሰራው \"ስዊፍትኔት\" እና ISO 9362 Business Identifier Codes (BICs) በመባል የሚታወቀው \"ስዊፍት ኮድ\" በመባል ይታወቃል። ስዊፍት ዝውውር ኢንተርናሽናል የገንዘብ ማስተላለፊያ ተብሎም ይጠራል። SWIFT የገንዘብ ማስተላለፍን አያመቻችም, ይልቁንም የክፍያ ትዕዛዞችን ይልካል, ይህም ተቋማቱ እርስ በእርሳቸው ባላቸው የዘጋቢ መለያዎች መሟላት አለባቸው. የባንክ ግብይቶችን ለመለዋወጥ እያንዳንዱ የፋይናንስ ተቋም በሕጋዊ መንገድ እንደ ባንክ በመደራጀት ወይም ቢያንስ ከአንድ ባንክ ጋር ባለው ግንኙነት የባንክ ግንኙነት ሊኖረው ይገባል። SWIFT የፋይናንስ መልእክቶችን ደህንነቱ በተጠበቀ መንገድ ሲያጓጉዝ፣ ለአባላቶቹ ሒሳብ አይይዝም። ወይም ምንም ዓይነት የማጥራት ወይም የማቋቋሚያ መንገድ አያከናውንም."} {"id": "7223", "contents": "1 January 564 - 30 August 564 እ.ኤ.ኣ. = 556 ዓ.ም. 31 August 564 - 31 December 564 እ.ኤ.ኣ. = 557 ዓ.ም."} {"id": "7229", "contents": "1 January 561 - 30 August 561 እ.ኤ.ኣ. = 553 ዓ.ም. 31 August 561 - 31 December 561 እ.ኤ.ኣ. = 554 ዓ.ም."} {"id": "7235", "contents": "1 January 558 - 30 August 558 እ.ኤ.ኣ. = 550 ዓ.ም. 31 August 558 - 31 December 558 እ.ኤ.ኣ. = 551 ዓ.ም."} {"id": "46204", "contents": "አዲስ ከተማ በኢትዮጵያ መዲና አዲስ አበባ ካሉት ዐሥሩ ክፍለ ከተሞች ውስጥ አንዱ ነው። እስከ እ.ኤ.አ 2011 ባለው መረጃ መሠረት የሕዝብ ብዛቱ 271, 664 ነው። አዲስ ከተማ በአዲስ አበባ ሰሜን ምዕራብ አቅጣጫ ላይ የሚገኝ ሲሆን በሰሜን ጉለሌ ፣ በምስራቅ አራዳ ፣ በደቡብ ልደታ እና ደግሞ በምዕራብ ኮልፌ ቀራንዮ ያዋስኑታል። የአፍሪካ ታላቁ ክፍት ገበያ የሆነው መርካቶም በዚሁ ክፍለ ከተማ ውስጥ ነው የሚገኘው። ^ \"Addis Ketema\" በእ.ኤ.አ ኖቬምበር 24 ቀን 2012 የተወሰደ።"} {"id": "46234", "contents": "አብደል ፋታህ አል ሲሲ የግብጽ ፕሬዚዳንት ነው። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "7259", "contents": "ኖርማንኛ (Normand) በስሜን ፈረንሳይ የሚናገር የፈረንሳይኛ ቀበሌኛ ነው። ቀበሌኛው ከፈረንሳይኛ የተነሣ ከኖርዌ በ10ኛ ክፍለ-ዘመን በወረሩት ወገኖች መካከል ነበር። ስለዚህ ብዙ የኖርስ ቃላት ወደ ፈረንሳይኛቸው ገቡ። ይህ ቀበሌኛ ደግሞ ከ11ኛ ክፍለ-ዘመን በኋላ በእንግሊዝኛ ላይ ከፍተኛ ተጽእኖ አደረገ። ከኖርስኛ የተወረሱ አንዳንድ ቃላት፦ ወደ እንግሊዝኛ የተወረሱ አንዳንድ የኖርማንኛ ቃላት፦ (ይህ ቋንቋ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) የኖርማንኛ ውክፔዲያ አለ!"} {"id": "7577", "contents": "1 January 390 - 29 August 390 እ.ኤ.ኣ. = 382 ዓ.ም. 30 August 390 - 31 December 390 እ.ኤ.ኣ. = 383 ዓ.ም."} {"id": "7589", "contents": "1 January 384 - 29 August 384 እ.ኤ.ኣ. = 376 ዓ.ም. 30 August 384 - 31 December 384 እ.ኤ.ኣ. = 377 ዓ.ም."} {"id": "7829", "contents": "1 January 264 - 28 August 264 እ.ኤ.ኣ. = 256 ዓ.ም. 29 August 264 - 31 December 264 እ.ኤ.ኣ. = 257 ዓ.ም."} {"id": "7835", "contents": "1 January 261 - 28 August 261 እ.ኤ.ኣ. = 253 ዓ.ም. 29 August 261 - 31 December 261 እ.ኤ.ኣ. = 254 ዓ.ም."} {"id": "7841", "contents": "1 January 258 - 28 August 258 እ.ኤ.ኣ. = 250 ዓ.ም. 29 August 258 - 31 December 258 እ.ኤ.ኣ. = 251 ዓ.ም."} {"id": "7643", "contents": "1 January 357 - 29 August 357 እ.ኤ.ኣ. = 349 ዓ.ም. 30 August 357 - 31 December 357 እ.ኤ.ኣ. = 350 ዓ.ም."} {"id": "7649", "contents": "1 January 354 - 29 August 354 እ.ኤ.ኣ. = 346 ዓ.ም. 30 August 354 - 31 December 354 እ.ኤ.ኣ. = 347 ዓ.ም."} {"id": "7673", "contents": "1 January 342 - 29 August 342 እ.ኤ.ኣ. = 334 ዓ.ም. 30 August 342 - 31 December 342 እ.ኤ.ኣ. = 335 ዓ.ም."} {"id": "7679", "contents": "1 January 339 - 30 August 339 እ.ኤ.ኣ. = 331 ዓ.ም. 31 August 339 - 31 December 339 እ.ኤ.ኣ. = 332 ዓ.ም."} {"id": "7691", "contents": "1 January 333 - 29 August 333 እ.ኤ.ኣ. = 325 ዓ.ም. 30 August 333 - 31 December 333 እ.ኤ.ኣ. = 326 ዓ.ም."} {"id": "7697", "contents": "1 January 330 - 29 August 330 እ.ኤ.ኣ. = 322 ዓ.ም. 30 August 330 - 31 December 330 እ.ኤ.ኣ. = 323 ዓ.ም."} {"id": "7925", "contents": "1 January 205 - 28 August 205 እ.ኤ.ኣ. = 197 ዓ.ም. 29 August 205 - 31 December 205 እ.ኤ.ኣ. = 198 ዓ.ም."} {"id": "4007", "contents": "ጠጅ የሚባለው መጠጥ ከማር የሚሰራ ሲሆን ብዙ አይነት አዘግጃጀት አለዉ። ባብዛኛው የጠጅ አሰራር ላይ ጌሾ ሲገባ ጣዕሙና የአልኮል ይዞታው ላይ ይንጸባረቃል። ጠጁ ተከድኖ ሲፈላ ግዜው ሳይደርስ ተቀንሶ የሚወሰደው ብርዝ ሲባል ጣዕሙ ለስለስ ሲል የአልኮል ይዞታውም ይቀንሳል። ጠጅ መርዝ ነው። መጠጣት ለአደጋ ያጋልጣል። ባንዳንድ ቦታዎች ወዲያው የመግደል ጉልበት አለው። አንዳንድ ጠንቀዋይ ነፍጠኞች ባላጋራቸውን ለመግደል ይጠቀሙበታል።"} {"id": "7943", "contents": "1 January 196 - 27 August 196 እ.ኤ.ኣ. = 188 ዓ.ም. 28 August 196 - 31 December 196 እ.ኤ.ኣ. = 189 ዓ.ም."} {"id": "7949", "contents": "1 January 193 - 27 August 193 እ.ኤ.ኣ. = 185 ዓ.ም. 28 August 193 - 31 December 193 እ.ኤ.ኣ. = 186 ዓ.ም."} {"id": "4043", "contents": "መጋቢት ፳፮፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪፻፮ኛው ዕለት ሲሆን፤ የፀደይ (በልግ)ወቅት የመጀመሪያው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፻፷ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፻፶፱ ቀናት ይቀራሉ። ፲፰፻፺፯ ዓ/ም - ‘የካንግራ ሸለቆ’ በሚባለው የሕንድ ግዛት ውስጥ የተከሰተው እሳተ ገሞራ የ ፳ ሺ ሰዎችን ሕይወት ሲያጠፋ የአካባቢውን ከተማዎችና ሠፈሮች አውድሟል። ፲፱፻፵፩ ዓ/ም - አሥራ ሁለት ምዕራባውያን አገሮች፤ የአሜሪካ ኅብረት፣ ታላቋ ብሪታንያ፣ ፈረንሲስ፣ ቤልጂግ፣ ሆላንድ፣ ዴንማርክ፣ ኢጣልያ፣ ሉክሳምቡርግ፣ ኖርዌይ፣ አይስላንድ፣ ካናዳ እና ብርቱጋል በስምምነት የሰሜን አትለንቲስ የውል ድርጅት (North Atlantic Treaty Organization (NATO) ) መሠረቱ ፲፱፻፶፪ ዓ/ም - ሴኔጋል ከ ፈረንሳይ ነጻነቷን ተቀዳጀች። ፲፱፻፷ ዓ/ም - በአሜሪካ የሰብዓዊ መብት ተሟጋችና የጥቁር አሜሪካውያን መሪ የነበረው ታናሹ ማርቲን ሉተር ኪንግ ጄምስ ኧርል ሬይ በተባል ነፍሰ ገዳይ እጅ በሜምፊስ ከተማ ተገደለ። የኪንግ ሞት ዜና ሲሰማ በ መቶ የአሜሪካ ከተሞች ከፍ ያለ የሕዝብ ሽብር ተከተለ። ፲፱፻፷፭ ዓ/ም - የኒው ዮርክ መንታ ሰማይ-ጠቀስ ፎቆች (‘የዓለም የንግድ ማዕከል’ World Trade Center ) ሕንፃ ግንባታ ተጠናቀቀ። እነዚህ መንታ ፎቆች መስከረም ፩ ቀን ፲፱፻፺፬ ዓ/ም በአመጽ የአየር ዠበብ ግጭት ወድመዋል። ፲፱፻፷ ዓ/ም - ጥቁር አሜሪካዊው የሰብዓዊ መብት ተሟጋችና መሪ የነበረው ታናሹ ማርቲን ሉተር ኪንግ በሜምፊስ ከተማ በነፍሰ-ገዳይ እጅ ተገደለ። (እንግሊዝኛ) http://www.thepeoplehistory.com/april4th.html"} {"id": "4049", "contents": "ባግዳ ፌንግ (አንዳንዴም ቦግዳ ተራራ ተብሎ የሚታውቀው) (博格达峰) የቲያን ሻን የምስራቁ አካል የተራሮች ሰንሰለት በከፍታ የአንደኛውን ደረጃ በመያዝ ይታውቃል።"} {"id": "8081", "contents": "1 January 128 - 27 August 128 እ.ኤ.ኣ. = 120 ዓ.ም. 28 August 128 - 31 December 128 እ.ኤ.ኣ. = 121 ዓ.ም."} {"id": "8099", "contents": "1 January 119 - 28 August 119 እ.ኤ.ኣ. = 111 ዓ.ም. 29 August 119 - 31 December 119 እ.ኤ.ኣ. = 112 ዓ.ም."} {"id": "50002", "contents": "መሬት ነክ ምህንድስና የግንባታ አካላትን የሚሸከሙ አለቶችና አፈሮችን የምህንድስና ጠባይ የሚያጠና የሲቪል ምህንድስና ዘርፍ ነው። ይህ ዘርፍ ከአፈር ሳይንስ፣ ከቁስ ሳይንስ ፣ ከሜካኒክስ እንዲሁም የፍሰት ሳይንስ (hydraulics) እውቀቶችን በመጠቀም ደህንነታቸው የተጠበቀና የገንዘብ አቅምን ያገናዘቡ የግንባታ መሰረቶችን፣ የመጠበቂያ ግድግዳዎችን፣ ግድቦችን፣ ዋሻዎችን የመሳሰሉ የግንባታ አካላትን መንደፍና መገንባት ላይ ትኩረት ያደርጋል ። የከርሰ ምድር ውሃን በተለያዮ ምክንያቶች ከመበከል የመጠበቅ እንዲሁም የቆሻሻ ክምችትን በአግባቡ ለመቆለልና ክምችቱ የአፈርና የከርሰ ምድር ውሃን እንዳይበክል የማድረግ ስራዎችም በዚሁ የምህንድስና ዘርፍ የሚተገበሩ ናቸው። የአፈርን የምህንድስና ጸባይ የማወቅ ተግባር ለመሬት ነክ መሃንዲሶች ፈታኝ ነው። በሌሎች የሲቪል ምህንድስና ዘርፎች የግንባታ ቁሶች ጸባይ (ለምሳሌ እንደ ብረት እና ኮንክሪት) በሚገባ የሚታወቅ ሲሆን፤ በግንባታ አካባቢ የሚገኝን የአፈር ጸባይ ማወቅ ግን ከተለዋዋጭነቱና በናሙና በሚደረጉ ሙከራዎች መፈተሽ የሚቻለው ከጠቅላላውን የተወሰነውን ብቻ በመሆኑ በጣም አዳጋች ነው። ከዚህም በተጨማሪ አፈር በጭነት ምክንያት የሚያደርገው የቅርጽ ለውጥ ከጫናው ጋር ቀጥተኛ ያልሆነ (nonlinear) ተዛምዶ ስላለው፤ ማለትም አነስተኛ እና ከፍተኛ ለሆኑ ጫናዎች የተለያየ ጥንካሬ(strength)፤ ጠጣርነት(stiffness)፤ የቅርጽ ለውጥ ስለሚኖረው፤ የአፈርን የምህንድስና ጸባይ በተሟላ ሁኔታ ለማወቅ የዳግታል። መሬት ነክ መሃንዲሶች አብዛኛውን ጊዜ ከከርሰ ምድር ባለሙያዎችና የአፈር ሳይንቲስቶች ጋር በትብብር ይሰራሉ።"} {"id": "50008", "contents": "ትምህርት አንድ የመንፈስ ቅዱስ ስጦታ እና የመንፈስ ቅዱስ ፍሬ መካከል ያለው ልዩነትና አንድነት በዚህ አጭር ጽሑፍ ውስጥ የመንፈስ ቅዱስ ስጦታና የመንፈስ ቅዱስ ፍሬ ውስጥ የሁለቱም ልዩነታቸውንንና አስፈላጊነቱን አንዲሁም ምን ማለት እንደሆነ እናጠናለን፡፡ በቤተ ክርስቲያን ውስጥ በመንፈስ ቅዱስ ስጦታዎች አማካይነት የሚፈጠሩ ችግሮች ምን ምን እንደሆነና ችግሮችን እንዴት መፍታት እንዳለብን መመልከት ይቻላል፡፡ በመጨረሻም በቤተ ክርስቲያን ውስጥ የተወሰኑ ሰዎች ብቻ የመንፈስ ቅዱስ ስጦታዎች እንዳላቸው በማሰብ ክርስቲያኖች በተቀበሉት በመንፈስ ቅዱስ ስጦታዎች በቤተ ክርስቲያን ውስጥ ስያገለግሉ አይታይም፡፡ ከዚህ የተነሳ በቤተ ክርስቲያን ውስጥ አገልግሎት የሚደረገው በተከፋው ባለሙያ እየሆነ መምጣቱ፤ ሞያተኛ አገልጋይ በመንፈስ ቅዱስ ስጦታዎች ምዕመናን ማገልገል ያለባቸውን አገልግሎቶችን ያስቀራል፡፡ ይህ በሚሆን በት ጊዜ  ምዕመናን በመክልታቸው ማትረፍ አይችሉም፡፡ በዚህ አጭር ትምሀርት ውስጥ ስለመንስ ቅዱስ ስጦታዎች በዝርዝር አንማርም ምክንያቱም ትኩረታችን በሁለቱ መካከል ባለው ልዩነትና አስፈላጊነት ላይ ስለሆነ ነው፡፡ የመንፈስ ቅዱስ ስጦታዎች ብለን ስንል በመጽሕፍ ቅዱስ ውስጥ የተጠቀሱ የሚከተሉትን መንፈስ ቅዱስ ስጦታዎች ያካትታል፡፡ 1ኛ ቆሮ 12፡4-11፤ ሮሜ 12፡6-8፤ 1ኛ ጴጥ 4፡10-11፡፡ §  የመነጻት ስጦታዎች ትንቢትን መናገር በልዩ ዓይነት ልሳን መናገር በልሳኖች የተነገረውን መተርጎም §  የመገለጥ ስጦታዎች ጥበብን መናገር እውቀትን መናገር መናፍስትን መለየት §  የኃይል ስጦታዎች የመፈወስ ስጦታ የታአምራት ስጦታ እምነት ከዚህ ከተጠቀሱት በተጨማሪም §  የማስተማር ስጦታ §  የማስተዳደር/የእረኝነት/ ስጦታ §  የመስጠት ስጦታ §  የማገልገል ስጦታ §  ወንጌል የመስበክ ስጦታ §  የመጋብነት ስጦታን ያካትታል፡፡ የፀጋ ስጦታዎች ቢሮዎች ደግሞ ከዚህ ይለያል፡፡ እነሱም 1."} {"id": "50038", "contents": "የዓፄ ምኒልክ ደብዳቤ፦ (ደብዳቤ ቊጥር ፩ ሺ ፯፻፲፭ 1715) ይድረስ ከራስ ሚካኤል ይህ ፋሪስ ወልደ ማርያም የሚባለው ቦረና ነገሌ የደጃዝማች ካሣ አሽከር ቤቴ ተቃጥሎ ሌባ ሻይ ቢያመጣ እኔ ቤት ተኛ። እኔም በራስ ሚካኤል ቃል አስደግሜ ተመልሶ እዚያው ተመልሶ ተኛ። ይህንኑ ለአፈ ንጉሥ ነሲቡ ጮኬ ከሰይዱ ጋር አጋጥመውኝ ሌባ ሻዩም ሁለት ግዜ አንተው ቤት ከተኛ ክፈል ብለውኝ ቤቴ ሠላሳ ብር ርስቴ አራት ብር ያወጣል ቢሉኝ እንደገና ጮኬ የአገር ሽማግሌ ጎረቤት በገመተው ክፈል በሚል ለአፈ ንጉሥ ማኀተም ወስጄ ሽማግሌ በገመተው ክፈል በሚል ለአፈ ንጉሥ ማኅተም ወስጄ ሽማግሌ በገመተው ልክፈል ሁለት ዋስ ጨርቼ እንገማመት ሳይለኝ ከርሞ አሁን በዓመቱ ከአፈ ንጉሥ ነሲቡ ማኅተም አላወጣም ብሎ ከሶ ማኅተሙም ራስ ሚካኤል ዘንድ ጠፋ። ከዋሶቹ ሠላሳ አራት ብር ተቀበሏቸው። ይህንኑም እንደገና ጮኼ ማ[ኅ]ተም አምጣ አሉኝ ብሏልና ከዋሶቹ የተበላ ሠላሳ አራት ብር ይመለስና የአገር ሽማግሌ ቤቱን የሚያውቅ ጎረቤት በገመተው ይክፈል። ሐምሌ ፴ ቀን ፲፱፻ ዓ.ም. አዲስ አበባ ከተማ ተጻፈ። ምንጭ፦ ከሣቴ ብርሃን ቡሩክ ከጳውሎስ ኞኞ አጤ ምኒልክ በሀገር ውስጥ የተጻጻፏቸው ደብዳቤዎች ከሚል መጽሐፍ ላይ ገልበጠው እንደተየቡት"} {"id": "4517", "contents": "1 January 1903 - 11 September 1903 እ.ኤ.ኣ. = 1895 ዓ.ም. 12 September 1903 - 31 December 1903 እ.ኤ.ኣ. = 1896 ዓ.ም."} {"id": "4523", "contents": "1 January 1900 - 10 September 1900 እ.ኤ.ኣ. = 1892 ዓ.ም. 11 September 1900 - 31 December 1900 እ.ኤ.ኣ. = 1893 ዓ.ም."} {"id": "4535", "contents": "1 January 1894 - 9 September 1894 እ.ኤ.ኣ. = 1886 ዓ.ም. 10 September 1894 - 31 December 1894 እ.ኤ.ኣ. = 1887 ዓ.ም."} {"id": "4697", "contents": "1 January 1814 - 9 September 1814 እ.ኤ.ኣ. = 1806 ዓ.ም. 10 September 1814 - 31 December 1814 እ.ኤ.ኣ. = 1807 ዓ.ም."} {"id": "4703", "contents": "1 January 1811 - 10 September 1811 እ.ኤ.ኣ. = 1803 ዓ.ም. 11 September 1811 - 31 December 1811 እ.ኤ.ኣ. = 1804 ዓ.ም."} {"id": "4709", "contents": "1 January 1808 - 9 September 1808 እ.ኤ.ኣ. = 1800 ዓ.ም. 10 September 1808 - 31 December 1808 እ.ኤ.ኣ. = 1801 ዓ.ም."} {"id": "1979", "contents": "ቱርክመንኛ (Türkmen) የቱርክምኒስታን ብሔራዊ ቋንቋ ነው። በቱርክመኒስታን 3,430,000 ተናጋሪዎች ሲኖሩ ከቱርክመኒስታን ውጭ ደግሞ 3 ሚሊዮን የሚያሕሉ ተናጋሪዎች በተለይም በኢራን (2 ሚሊዮን) በአፍጋኒስታን (500,000) እና በቱርክ (1000) አሉ። ቱርክመንኛ በቱርኪክ ቋንቋ ቤተሰብ ውስጥ ይከተታል። ይህም አንዳንዴ በትልቁ አልታይ ቋንቋ ቤተሰብ ውስጥ ይደመራል። ቀድሞ የተጻፈበት ወይም በቂርሎስ ወይም በ አረብ ፊደሎች ነበር፤ አሁን ግን የቱርክመኒስታን መሪ ሳፓርሙራት ኒያዞቭ በላቲን ፊደል እንዲጻፍ አዋጀ። በ1994 አ.ም. ደግሞ የሳምንት ቀኖችና የወር ስሞች ሁሉ እንደ አቶ ኒያዞቭ \"ሩህናማ\" የሚባል ይፋዊ መጽሐፍ ፍልስፍና በአዋጅ ተቀየሩ። እኔ - men መን፣ እኔን - meni መኒ፣ የኔ - meniň መኒንግ፣ ለኔ - maňa ማንጋ፣ በኔ - mende መንዴ፣ ከኔ - menden መንደን፣ አንተ / አንቺ - sen ሰን፣ አንተን - seni ሰኒ፣ ያንተ - seniň ሰኒንግ፣ ላንተ - saňa ሳንጋ፣ ባንተ - sende ሰንዴ፣ ካንተ - senden ሰንደን ፣ እሱ / እሷ - ol ኦል፣ እሱን - ony ኦኒው፣ የሱ - onyň ኦኒውንግ፣ ለሱ - oňa ኦንጋ፣ በሱ - onda ኦንዳ፣ ከሱ - ondan ኦንዳን፣ እኛ - biz ቢዝ፣ እኛን - bizi ቢዚ፣ የኛ - biziň ቢዚንግ፣ ለኛ - bize ቢዜ፣ በኛ - bizde ቢዝዴ፣ ከኛ - bizden ቢዝደን፣ እናንተ / እርስዎ- siz ሲዝ፣ እናንተን - sizi ሲዚ፣ የናንተ - siziň ሲዚንግ፣ ለናንተ - size ሲዜ፣ በናንተ - sizde ሲዝዴ፣ ከናንተ - sizden ሲዝደን፣ እነሱ - olar ኦላር፣ እነሱን - olary ኦላሪው፣ የነሱ - olaryň ኦላሪውንግ፣ ለነሱ - olara ኦላራ፣ በነሱ - olarda ኦላርዳ ፣ ከነሱ - olardan ኦላርዳን። የቱርክመንኛ ውክፔዲያ አለ!"} {"id": "2021", "contents": "መስከረም ፬ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፬ኛው እና የክረምት ፸፬ኛው ዕለት ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በዘመነ ሉቃስ ፫፻፷፪ ዕለታት ሲቀሩ፤ በዘመነ ዮሐንስ ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፫፻፷፩ ዕለታት ይቀራሉ። ፲፭፻፴፬ ዓ/ም - ሳንቲያጎ ቺሌ በኗሪ አርበኞች ጠፋ። ፲፮፻፪ ዓ/ም - የስፓንያ ከተማ ቫሌንሲያ ሞሪስቾዎችን (አረብ ክርስቲያን) ሁሉ አባረራቸው። ፲፮፻፸፮ ዓ/ም - የአውሮፓ ሠራዊት በቪዬና ውግያ ቱርኮችን አሸነፉ። ፲፰፻፺፬ ዓ/ም - የአሜሪካ ፕሬዚደንት መኪንሊ በነፍሰ ገዳይ ጥይት ሲሞቱ ቴዮዶር ሩዝቬልት ፕሬዚዳንት ሆኑ። ፲፱፻፵ ዓ/ም- የደጃዝማች ባልቻ መታሰቢያ ሆስፒታል በዚህ ዕለት ተመርቆ ተከፈተ። ፲፱፻፶፫ ዓ/ም - \"ኦፔክ\" -\" የነዳጅ አስወጪ አገራት ድርጅት\" - ተመሰረተ። ፲፱፻፶፫ ዓ/ም - በኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ በተካሄደ ወታደራዊ መፈንቅለ መንግሥት አምባ ገነኑ ዮሴፍ ሞቡቱ የሥልጣኑን በትር ጨበጠ።"} {"id": "50182", "contents": "ጨርቅ አሚኪ(ጃፓን:天城サリー、ኢሚ:Sally Amaki)በ አሜሪካ ውስጥ በሴት ጃፓን ውስጥ የሴት ድምፅ አጫዋች ነውን. አሚኪ ትዊተር አሚኪ ሕንስታጆላሞ"} {"id": "50218", "contents": "ሞሐመድ ሞርሲ የግብጽ ፕሬዚዳንት (2004-2005)። የሙስሊም ወንድማማችነት ማኅበርተኛ። በኋላ፣ አብደል ፋታህ አል ሲሲ።"} {"id": "8555", "contents": "ስንታየሁ እናሸንፋለን መስታወት ምሽት ቁልፉ History of Ethiopian Theatre(2) በዮናስ ሃይለመስቀል. ፌብሩዋሪ 20 ቀን 2007 ታይቷል።"} {"id": "50224", "contents": ""} {"id": "12779", "contents": "እንቁላል በተለያዩ የእንስሳት ዝርያ የሴት ፆታዎች (ዓሳን ጨምሮ ማለት ነው) የሚጣል የሉል ወይንም የሞላላ ሉል ቅርጽ ያለው ህዋስ ነው። ይህንንም የሰው ልጅ ለሺዎች አመታት ሲመገበው ቆይቷል። የወፍ የዶሮ እና የአንዳንድ ባለላባ እንስሳት እንቁላሎች በቀጫጭን መከፋፈያ ግድግዳዎች የተካፋፈሉ ቅርፊት፣ ነጭ ፈሳሽ እና አስኳል አላቸው። ውጨኛው የእንቁላል ክፍል (ቅርፊት) መካከለኛው ነጭ ፈሳሽ ውስጠኛው ክፍል (አስኳል)"} {"id": "12791", "contents": "ሠማይ ከማንኛውም አካል አቅጣጫ ሊታይ የሚችል የከባቢ አየር ክፍል ነው። በተለያዩ ምክንያቶጭ የተነሳ በትክክል ለመግለፅ ያስቸግራል። በቀን የደማቅ ሰማያዊ ቀለም ያለው ሲሆን በምሽት ደግሞ በከዋክብት የታጀበ ጥቁር ቀለም ይኖረዋል።"} {"id": "12797", "contents": "ብዕር ጽሁፍን በጠፍጣፋ ወለል (ወረቀት) ላይ እንዲያርፍ የምንጠቀምበት ጫፉ ላይ ባለድቡልቡል ክፍተት ያለው እና በውስጡ ውሀን መሰረት ያደረገ ቀለም ያለው የጽህፈት መሳሪያ ነው። ይህ ቀለም ወደመጻፊያ ክፍተቱ የሚወርደው በዋነኛነት የመሬት ስበት እና የስርገትን ህግ በመጠበቅ ነው። ይህ አይነቱ የፅሕፈት መሳሪያ በአሁኑ ጊዜ በተለመደው እና በስፋት ጥቅም ላይ በመዋል ላይ ባለው እስክርቢቶ ተተክቷል።"} {"id": "12845", "contents": "ኮረንቲ ወይም ኤሌክትሪክ የሚባለው በኮረንቲ አስተላላፊ ቁስ አካል ውስጥ የሚገኙ ኤሌክትሮኖች በኤሌክትሪካዊ ሙል ተሞልተው (ቻርጅ ተደርገው) ወይም በመግነጢሳዊ ኃይል ተገፍተው ካንድ ቦታ ወደ ሌላ ቦታ ሲንቀሳቀሱ ነው። ኮረንቲ እንግዲህ በተለያዩ ክስተቶች ዘንድ የመገኘት ባህርይ አለው።በስታቲክ ኤሌክትሪሲቲ በመፋተግ፣በሙቀት ልዩነት፣ጨረራ፣ኬሚካላዊ አጸግብሮት፣ኬሚካላዊ ንትበት(ዲኬይ) ለምሳሌ ያልን እንደሆን በመብረቅ፣ ጸጉራችንን በሚዶ በማበጠር በሚነሳው ቋሚ ኮረንቲ(ዲሲ ከረንት) እና እንዲሁም በተለዋዋጭ ማግኔት ማእበል መስክ ውስጥ የሚያቋርጥ በኮረንቲ አስተላላፊ(ኮንዳክተር) አካል ውስጥ የሚፈጠር ተለዋዋጭ ኮረንቲ(ኤሲ ከረንት) ሊገኝ ይችላል። ኮረንቲ በሁለት ምድብ ይከፈላል። ይኽዉም በ እንግሊዝኛ አባባል ኦልተርኔት ከረንት ወይም ኤሲ በመባል ሲታወቅ ሁለተኛው ደግሞ ዳይሬክት ከረንት ወይም ዲሲ በመባል ይታወቃል። ኮረንቲ በሁለት ተቃራኒ አውታር(ፖል) የሚፈስ ከሆነ ኦልተርኔት ከረንት ወይም ኤሲ የሚባል ሲሆን ኮረንቲ በአንድ አውታር(ፖል) ብቻ የሚፈስ ከሆነ ዳይሬክት ከረንት ወይም ዲሲ በመባል ይታወቃል። hasot"} {"id": "12857", "contents": "ሰአት ወይም ሰዓት የሚከተሉትን ሊገልፅ ይችላል። ሰአት (የጊዜ አሀድ) የሰዓት ክልል ሰአት (መሳሪያ) ሳት ወይስ ሰዓት - 15ኛው ፊደል በአቡጊዳ ተራ"} {"id": "8891", "contents": "ሚያዝያ ፳፱ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪፻፴፱ኛው ዕለት ሲሆን፤ የፀደይ (በልግ)ወቅት ፴፬ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፻፳፯ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፻፳፮ ቀናት ይቀራሉ። ፲፰፻፷፱ ዓ.ም. - የ ’ኦግላላ ላኮታ ሱ’ ‘ቀይ-ሕንዶች’ አለቃ ክሬዚ ሆርስ ለአሜሪካውያን ፈረሰኛ ሠራዊት በነብራስካ ግዛት እጁን ሰጠ። ፲፰፻፹፩ ዓ/ም - በፓሪስ ከተማ ለስድስት ወራት የተካሄደው ዓለም አቀፋዊ አውደ ርዕይ በዚህ ዕለት ተመርቆ ሲከፈት ግንባታው ገና ያላለቀውን የ’አፌል ቅስት’ (La Tour Eiffel) ሕዝብ እስከ ሁለተኛው ፎቅ ድረስ እየወጣ መጎብኘት ጀመረ። ፲፱፻፯ ዓ.ም. - በመጀመሪያው የዓለም ጦርነት የንምሣ ባሕር-ሰመጥ የጦር መርከብ፣ ሉሲታኒያ የተባለችውን የእንግሊዝ መርከብ በአየርላንድ አጠገብ አጥቅታ ስታሰምጥ ፩ሺ፩መቶ፺፰ ተሣፋሪዎች ሞቱ። ፲፱፻፴፯ ዓ/ም - ንምሣ በአውሮፓ ለስድስት ዓመታት በተካሄደው ሁለተኛው የዓለም ጦርነት ተሸናፊነቷን አምና የምርኮኛ ውል ፈረመች።"} {"id": "13769", "contents": "አንቺ ባይበላሽ (1) (54)አለቃ ጠዋት ተነስተው ወጥተው፤ ስራ ውለው ለምሳ ሲመለሱ በጣም እርቧቸው ነበርና ምሳ እስከሚቀርብላቸው ይጠብቃሉ። ማዘንጊያ ሆዬ ለካስ ስራቸውን እየሰሩ ከአይቡም ጎረስ ሲያደርጉ ውለው ነበርና ምሳ ላይ ቸለል ብለዋል። አለቃም «ማዘንጊያ አትበይም» ብለው ቀና ሲሉ አፋቸው ላይ አይብ አይተዋል። «አይ ማዘንጊያ በይ ተይው አንች ባይበላሽ እኔ እበላዋለሁ» አሉ ይባላል። አንቺ ባይበላሽ (2) (55)አለቃ አመሽተው እቤት ይመጣሉ ባለቤታቸው ቁጭ ብላ ፈትል ትፈትል ነበር። «እንደምን አመሹ አለቃ?» ትላለች «እኔስ ደህና ይላሉ»። ትንሽ ቆይታ እራት ታቀርባለች እንጀራ በሚጥሚጣ። አለቃም «ነይ ቅረቢ ይሏታል»። «አይ እኔ አልበላም ትላለች»። አለቃም «አይ አንች ባይብ በላሽ እኔ እበላዋለሁ» አሉ።"} {"id": "13793", "contents": "ነሐሴ ፪ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፫፻፴፪ ኛው ዕለት ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በዘመነ ዮሐንስ ፴፬ ዕለታት ሲቀሩ፤ በዘመነ ማቴዎስ፤ ማርቆስ እና ሉቃስ ደግሞ ፴፫ ዕለታት ይቀራሉ። ፲፩፻፷፭ ዓ/ም ሁለት ምዕተ ዓመት የፈጀው የፒሳ ግንብ ሥራ ተጀመረ። ፲፱፻፳፰ ዓ/ም ጄሲ ኦዌን የተባለው ጥቁር አሜሪካዊ በበርሊን የናዚ ጀርመን ከተማ በሚካሄደው አሥራ አንደኛው ኦሊምፒክ ውድድር ላይ አራተኛ የወርቅ ኒሻን አሸነፈ። ፲፱፻፴፯ ዓ/ም ናጋሳኪ የተባለችው የጃፓን ከተማ ላይ የአሜሪካ የቦንብ አውሮፕላን የጫነውን አቶሚክ ቦንብ ሲጥል ሰላሳ ዘጠኝ ሺህ ሰዎች ወዲያው ሲሞቱ ከተማዋ ወድማለች። ፱፻፷፮ ዓ/ም የአሜሪካ ፕሬዚደንት ሪቻርድ ኒክሰን የወተርጌት ቅሌት በተሰኘው ጉዳይ ምክንያት ስልጣናቸውን ሲለቁ፣ ምክትል ፕሬዚደንታቸው የነበሩት ጄራልድ ፎርድ የፕሬዚደንትነቱን ሥልጣን ተረከቡ። ፲፱፻፸፫ ዓ/ም - ታዋቂው የስዊዘርላንድ ተወላጅና የሜዳ ቴኒስ ተጫዋች ሮጀር ፌዴረር በዚህ ዕለት ተወለደ። (እንግሊዝኛ) http://en.wikipedia.org/wiki/August 9"} {"id": "2645", "contents": "የ1773 ዓ.ም. ታላቅ አውሎ ነፋስ ከሰው ልጅ ታሪክ ሁሉ ታላቁ አውሎ ንፋስ ነበር። ከጥቅምት 2 ቀን 1773 ዓ.ም. (10 October 1780 እ.ኤ.አ). ጀምሮ እስከ ጥቅምት 8 (October 16) ድረስ፣ መውጁ በማርቲኒክና በባርባዶስ ደሴቶች ላይ ሲጎርፍ 22,000 የሚያሕሉ ሰዎች ጠፍተዋል።"} {"id": "12989", "contents": "ለተክሉ፣ ኣብሽን ይዩ። አብሽ የጥራጥሬ አይነት ሲሆን ለብዙ አይነት ህመምዎች ፈውስም ነው∷"} {"id": "12995", "contents": "ጎመን ኢትዮጵያ ውስጥ የሚሰራ የምግብ አይነት ሲሆን፣ የአትክልትም አይነት ነው።"} {"id": "13001", "contents": "ኢትዮጵያ ውስጥ የሚሰራ የምግብ አይነት ሲሆን፣ የሚሰራውም ከበርበሬ ነው። የምያስፈልጉ ነገሮች ሽንኩርት፣ዘይት፣ቲማቲም፣የወጥ ቀመም"} {"id": "48460", "contents": ""} {"id": "48514", "contents": ""} {"id": "48526", "contents": "ናንጂንግ ዩኒቨርሲቲ (ቻይንኛ፦ 南京大学 /ናንጂንግ ዳሥዌ/) በናንጂንግ፣ ቻይና የሚገኝ ጥንታዊ ከፍተኛ ትምህርት ተቋም ነው። መጀመርያው በ250 ዓም ናንጂንግ ታይሥዌ ተብሎ እንደ ኮንግ-ፉጸ ተቋም ተመሠረተ፣ ስለዚህ ለ1,760 ዓመት ክፍት ሆኗል። ይህ ከ571 ዓም በኋላ ናንጂንግ ዋና ከተማ በሆነባቸው ጊዜዎች ናንጂንግ ጐዝርጅየን ሆነ። ዋና ከተማ ባልሆነባቸው ጊዜዎች ደግሞ ናንጂንግ ሹዩዋን (ናንጂንግ አካዳሚ) ይባል ነበር። በ1894 ዓም ናንጂንግ ሹዩዋን «ዘመናዊ» ትምህርት ቤት (በጃፓናዊ አራያ) ተደረገ። ከዚያ ጀምሮ የሚከተሉት ስያሜዎች ነበሩት፦ ሳንጅየንግ ልምዳዊ ኮሌጅ (1894 ዓም)፣ ልየንግጅየን ልምዳዊ ኮሌጅ (1898 ዓም)፣ ናንጁንግ ከፍተኛ ልምዳዊ ትምህርት ቤት (1907 ዓም)፤ ብሔራዊ ደቡብ-ምሥራቃዊ ዩኒቨርሲቲ (1913 ዓም)፣ ብሔራዊ ናንጂንግ ቹንግሻን ዩኒቨርሲቲ (1919 ዓም)፣ ጅየንግሱ ዩኒቨርሲቲ፣ ብሔራዊ መካከለኛ ዩኒቨርሲቲ (1920 ዓም)፣ ብሔራዊ ናንጂንግ ዩኒቨርሲቲ (1941 ዓም)፣ በመጨረሻም ናንጂንግ ዩኒቨርሲቲ (1942 ዓም)። መጀመርያው ተቋም «የኮን-ፉጸ ስድስቱ ሞያዎች» አስተማረ። 1) የኮንግፉጸ ሥርአተ ቅዳሴ፣ 2) የቻይና ባህላዊ ሙዚቃ፣ 3) ቀስትን ማስፈንጠር፣ 4) ሰረገላ መንዳት፣ 5) የቁም ጽሕፈት፣ 6) ሥነ ቁጥር ነበሩ። በ462 ዓም ጥናቶቹም፦ 1) ሥነ ጽሑፍ፣ 2) ታሪክ፣ 3) የኮንግ-ፉጸ ትምህርት፣ ፬) የዳዊስም ትምህርት፣ ፭) የዪንግ-ያንግ ጥናት (የተፈጥሮ ጥናት) ነበሩ። በዚያ ዘመን ታዋቂ ከሆኑት ተማሮችና መምህሮች መካከል፦ ጌ ሆንግ (275-335 ዓም) - የዳዊስምና የአልኬሚ ጸሐፊ ዋንግ ሺጂ (295-353 ዓም) - የቁም ጽሕፈት ሊቅ ንጉሥ ጋው ዘደቡብ ጪ (419-474 ዓም) - የደቡብ ጪ መስራች ሆነ ዙ ቾንግዢ (421-492 ዓም) - የሂሣብ ተመራማሪ ዦንግ ሮንግ (460-510 ዓም) - የሥነ ግጥም ደራሲ በ1373 ዓም 10,000 ተማሮች ነበሩ። ጥናቶቹም፦ የኮንግ-ፉጸ ስነ ጽሑፍ፣ ታሪክ፣ ሥነ-ጽሑፍ፣ ሥነ ቁጥር፣ ሕግ፣ የቁም ጽሕፈት፣ ፈረሰኝነት፣ ቀስትን ማስፈንጠር፣ ወዘተርፈ."} {"id": "14159", "contents": "ትርጉሙ፦ ሁሉም ሰው ጸጥታን አይወድም...አንድ አንድ ሰው ጫጫታን ይወዳል። የሰው ልጅን የተለያየ ፍላጎትና ምርጫ አጉልቶ ለማሳየት ይመስላል።"} {"id": "14171", "contents": "ሀሜተኛ ያፍራል ሀስተኛ ይረታል' የአማርኛ ምሳሌ ነው። - ሀሜቱ ዞሮ ስለሚመጣ ሃፍረት ውስጥ ይገባል....ውሸታምም ውሸቱ ስለሚወጣ በነገር ይረታል።"} {"id": "14177", "contents": "ሀምሳ ሎሚ ለሀምሳ ሰው ጌጡ ለአንድ ሰው ሸክሙ የአማርኛ ምሳሌ ነው። - ስራን ሲከፋፈሉት ይቀላል ግን ባንድ ሰው ሲሰራ እጅግ ይከብዳል። በውነቱ የቡድን ስራን የሚያበረታታ አባባል ነው።"} {"id": "13331", "contents": "አልጀብራ በሂሳብ ጥናት ውስጥ ስለ ኦፕሬሽን፣ ዝምድናና ከነዚህ ሁለት ነገሮች ተነስተው ስለሚመጡት ፖሊኖሚያል፣ ተርም፣ የአልጀብራ አቋቋም የሚያጠና ነው። አልጀብራ የሚለው ስም የመጣው «አል ጃብር»፣ الجبر ከሚለው የአረብኛ ቃል ሲሆን ትርጉሙም «መመለስ» ማለት ነው። ብዙው የአልጀብራ ዘዴ በአረብ ተማሪወች የተፈለስፈ ሲሆን ከነዚህ ቀደምት ተብሎ የሚጠራው መሃመድ ኢብን ሙሳ አል-ቋርዝሚ ነው።"} {"id": "48766", "contents": "ኪርጊዝኛ (кыргызча /ቂውርሕዊውስቻ/) በኪርጊዝስታንና በጎረቤት አገሮች በተለይም በቻይና ሕዝባዊ ሪፐብሊክ በ4.3 ሚሊዮን ያሕል ተናጋሪዎች የሚነገር የቱርኪክ ቋንቋዎች ቤተሠብ አባል ነው። በኪርጊዝስታን እስከ 1920 ዓም ድረስ በአረብኛ ጽሕፈት (በፋርስኛ አልፋቤት) ይጻፍ ነበር፤ ከ1920 እስከ 1932 ዓም ድረስ በላቲን ጽሕፈት (የአንድ አይነት ቱርኪክ አልፋቤት) ተጻፈ፣ ከ1932 ዓም እስካሁን በቂርሎስ ጽሕፈት (የኪርጊዝኛ አልፋቤት) ተጽፏል። በቻይና ውስጥ ግን ምንጊዜም እስካሁን በፋርስኛ (በአረባዊ) አልፋቤት ተጽፏል። የኪርጊዝኛ ውክፔዲያ አለ! (ይህ ቋንቋ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "48772", "contents": "ቸኮላታ ከካካዎ ዛፍ (Theobroma cacao) ዘሮች ውጥ (ካካው) የተሠራ ጣፋጭ ከረሜላ አይነት ነው። ብዙ ስኳር ሳይጨመር ግን የቸኮላታ ጻዕም መራራ ነው። ቸኮላታ መጠጥ እና የካካዎ ዛፍ ከጥንት ጀምሮ በሜክሲኮ ታውቀዋል፤ ስያሜውም «ቸኮላታ» እና በአለሙ ልሳናት የተዛመዱት ቃላት ሁላቸው ከናዋትል ስም «ሾኮላትል» ደርሰዋል። የተቀደሠ መጠጥ እንደ ሆነ ይቆጥሩትም ነበር። ከ1520 ዓም በኋላ የካካው ዘር ወደ አውሮፓ ገብቶ፣ እዛም በጣም ተወደደ። ዛሬ በመላው አለም አብዛኛው ካካው በምዕራብ አፍሪካ ይመረታል። ቸኮላታ ግን ለለማዳ እንስሶች በተለይም ለድመት፣ ለውሻ፣ ለከብት ጤና የሚጎዳ ወይም የሚገድል መርዝ ነው።"} {"id": "48784", "contents": "የአውርስያ ዋሪ (Turdus merula) በአውርስያ የሚገኝ ዘማሪ አዕዋፍ (ዋሪ) አይነት ነው። በአውስትራሊያም ገብቷል።"} {"id": "48802", "contents": "ለቀለሙ፣ ወይን ጠጅ (ቀለም) ይዩ። የወይን ጠጅ ከወይን የሚሠራ ጠጅ አይነት ነው።"} {"id": "48820", "contents": "ቤት (ፊደል) መኖርያ ቤት ምግብ ቤት ቡና ቤት ሽንት ቤት ..."} {"id": "14231", "contents": "ሀብታም በከብቱ ድሀ በጉልበቱ የአማርኛ ምሳሌ ነው። - ሃብታሙም ሆነ ድሃው የየራሳቸው ሚና መጫወት እንደሚችሉ የሚያሳይ ተረት።"} {"id": "14243", "contents": "ሀኪም ሲበዛ በሽተኛው ይሞታል የአማርኛ ምሳሌ ነው። - ሃኪሞች ሲብዙ የተለያየ አስተያየት ስለሚበዛ በዚያ ውዥንብር መካከል በሽተኛ እንደሚጎዳ የሚያሳይ ተረትና ምሳሌ ነው።"} {"id": "14249", "contents": "ሀይለኛ ውሀ አሻቅቦ ይፈሳል የአማርኛ ምሳሌ ነው። - ሃይለኛ የተፈጥሮን ህግ ሁሉ እንደሚጥስ የሚያሳይ ነው።"} {"id": "14279", "contents": "ሀይማኖት ያለ ፍቅር ጸሎት ያለ ግብር የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሀይማኖት ያለ ፍቅር ጸሎት ያለ ግብር የአማርኛ ምሳሌ ነው። በተግባር ያልተገለጸ፣ ፍቅር የሌለው ሃይማኖት ዋጋ የለውም።"} {"id": "14285", "contents": "ሀጢአት በንስሀ እድፍ በውሀ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሀጢአት በንስሀ እድፍ በውሀ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ውሃ እድፍን እንደሚያጸዳ፣ ሃጢያትን ደግሞ ንስሃ ያጸዳዋል።"} {"id": "14291", "contents": "ሁለተኛ ጥፋት ከገበያ ማንቀላፋት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሁለተኛ ጥፋት ከገበያ ማንቀላፋት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሁለተኛ ጥፋት ከገበያ ማንቀላፋት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ከመጀመርያ ጥፋት ሁለተኛው የባሰ ሆነ። ምንጭ፦ አዲሱ የምሳሌያዊ አነጋገሮች መጽሐፍ፣ ገጽ 13"} {"id": "13457", "contents": "ሳይንስ ከሌሎች የዕውቀት ዘርፎች (ለምሳሌ ፍልስፍና ወይም ሂሳብ ወይም ስነ ሃይማኖት) የሚለይበት ዋናው ቁም ነገር የሳይንስ ዘዴን በመጠቀሙ ነው። እርግጥ ነው ። ሳይንሳዊ ዘዴ ተብሎ የሚታወቀው ስርዓት ብዙ ጊዜ በዝርዝር ድረጃ በድረጃ በሚከተለው መልኩ ሲቀርብ እናያለን፦ ስለሚታየው አለም \"ጥያቄ\" አንሳ። ሁሉም የሳይንስ ስራ የሚጀምረው ጥያቄ በማቅረብ ነው። ትክክለኛና በ\"ተመክሮ\" ሊመለስ የሚችል ጥያቄ የማቅረብ ችሎታ እንደ ትልቅ የሳይንስ ጥበብ ይቆጠራል። ለጥያቄህ መልስ ሊሆን የሚችል \"መላ ምት\" ፍጠር። \"መላ ምት\" ማለት የግምት አይነት ሲሆን እንዲሁ በዘፌቀደ የሚደረግ ግምት ሳይሆን ያለፈን ተመክሮ እና ትምህርትን ያገናዘበ ነው። በተረፈ ይህ መላ ምት እውነት ወይም ውሽት መሆኑ ሊረጋገጥ የሚችል መሆን አለበት። ለምሳሌ \"ሰማያዊ ቀለም ከቀይ ቀለም የተሻለ ነው\" የሚል አስተሳሰብ \"ሳይንሳቂ መላ ምት\" ሊሆን አይችልም ምክንያቱም እውነት ይሁን ውሽት ማረጋገጥ ስለማይቻል። ነገር ግን ለምሳሌ \"ሰማያዊ ቀለምን የሚወድ የሰው ብዛት ቀይ ቀለምን ከሚወደው ይበዛል።\" ይህ \"ሳይንሳዊ መላምት ሊሆን ይችላል ምክንያቱም እውነት ይሁን ውሸት ሰወችን በመሰብሰብ እና በመጠየቅ በተሞክሮ ማረጋገጥ ይቻላልና። መላ ምትህን ሊፈትን የሚችል ሙከራ ዘይድ። እውነተኛ ሳይንሳዊ መላምት በሙከራ ሊፈተን የሚችል ነው። በሙከራ ሊፈተን ካልቻለ በርግጥም ሳይንሳዊ አይደለም። ከዚህ በተረፈ፣ ሙከራው የመላምቱን ውሸትነት ሊያረጋግጥ ይችላል፣ እውነቱነቱን ግን ሊናገርም ላይናገርም ይችላል። ለምሳሌ አንድ መኪና አልነሳ ቢል፣ በሳይንሳዊ መንገድ ጥያቄ መጀመሪያ እናቀርባለን \"ለምንድን ነው ያልተነሳው?\""} {"id": "13529", "contents": "ኤፍሬም ታምሩ የኢትዮጵያ ታዋቂ ዘፋኝ ሲሆን ብዙ ለስለስ ያሉ የሙዚቃ ስራወችን በማበርከት ይታወቃል። Play media በ1960 ዓ.ም. አካባቢ ደጀን በተባለ ቦታ በትምህርት ቤቱ ውስጥ ሙዚቃ ጀመረ። ሆኖም ለርሱ ከፍተኛ ለውጥ ያመጣለት በ1963 ዓ.ም. ወደ ደብረ ማርቆስ ሄዶ በሙዚቃ ውድድር ማሸነፉ ነበር። ይህም ካጠቃላ ጎጃም አንደኛነትን ያስገኘለት ሲሆን በዚሁ የኪነጥበብ ሥራ እንዲተጋ አይነተኛ ምክንያት ነበር። ኋላ እንዳይቆጭሽ"} {"id": "48952", "contents": "ባፋ ባፋ በ1974 እ.ኤ.አ. (1966 ዓም) በዶ/ር ጋሪ ሽርትስ የተፈጠረ ፊት ለፊት ትምህርት መስመሰል ጨዋታ ነው። ይህ የመስመሰል ጨዋታ የባሕል ልዩነቶች ተጽእኖ በሰዎችም ሆነ በድርጅቶች ላይ እንዲያስተውሉ፣ ለተሳታፊዎቹም የባህል-ታሻጋሪ አስተዋይነታቸውን ለማሻሸል ተዘጋጅቷል። ተሳታፊዎቹም ሰዎች ሌላ ግብረገብ፣ ሌላ አደራረግ፣ እና ሌላ ችግር መፍታት መንገዶች ያሉዋቸውበት ባሕል በመጎበኘት፣ ከርሱም ጋር ለመወያየት በመሞከር፣ ተሳታፊዎቹ «የባሕል ድንጋጤ» ይለመዳሉ። ሦስት አይነቶች አሉት፣ አንዱ ለሁለተኛ ደረጃ፣ አንዱ ለቸሮታዎች፣ አንዱ ለዩኒቨርሲቴዎች ይገኛሉ፣ እንዲሁም ለአንደኛ ደረጃ ተማሮች «ራፋ ራፋ» የተባለው አይነት አለ፣ ከነዚህም ጋር ለድርጅቶችም ሆነ ለመንግሥት ቢሮዎች የባለሙያ አይነት አለ። በ1971 እ.ኤ.አ. አካባቢ፣ የአሜሪካ መርከብ ኃይል በውጫገር ወደቦች ሲሰነበቱ ስለ አደራረጋቸው በተለይም በጃፓንና በግሪክ አገር ውስጥ፣ አሳሳቢ ትኩረት ይዞ ነበር። ከአሜሪካና ከጓደኞችዋ መካከል የነበሩት መልካም ግኙነቶች ላይ ጥላ የሚጥሉትን ድርጊቶች ለማስወገድ ወሰኑ። የባሕር ኃይል ሥራተኞች ምርመራና ልማት ማዕከል ተቋም ወደ ጋሪ ሺርትስ ቀርቦ እኚህ ድርጊቶች የተከሠቱባቸው ባሕሎች በተሻለ እንዲያስተውሉ የባሕር ኃይል ሠራተኞችን የሚያስተምር መስመስል በመፍጠር እርዳታውን ጠየቁ። ከዚህ ቀድሞ የባሕር ኃይል ስለ ግሪክ ባሕል የሚገልጹ ጽሑፎች ፈጥረው ነበር። ስለዚህ ጉዳዩ የመረጃ ጉድለት ሳይሆን ተግባራዊ በማድረጉ ላይ ይነሣ ነበር። በሺርትስ አስተያየት ሰዎችን ማስተማሩ መልሱ በከፊል ብቻ ነበረ። በተረፈ የባሕል ባሕርይ እራሱን እና ልዩነቶቹ በሰው ልጅ መወያየት ላይ ምን ያሕል ተጽእኖ እንዳላቸው እንዲያስተውሉ አስፈላጊ ነበር። በመላምቱ ዘንድ ይህ መልመጃ በማናቸውም ባህል ውስጥ በተደማጭነት እንዲወያዩ ባፋጣኝ ለመማር ያንቀስቅሳቸው ነበር። ውጤቱም መስመስሉ ጨዋታ «ባፋ ባፋ» ሆነ፤ በመጀመርያውም የመልመጃ መጽሐፍ፣ አስቂኝ ዝራፍ፣ እና የቋንቋ ካሠቶች ተሠሩለት። ይህ መጀመርያው ባሕል-አሻጋሪ መስመስል ነበር፤ በአጠቃላይ በ1974 እ.ኤ.አ. በተገኘ ጊዜ፣ በመላ ዘርፉ ከሁሉ ጥቅም ያገኘና የታወቀ ሆነ። በጽንሰ ሃሣቡ ሠልጣኞቹ በሁለት ሁለት ልዩነቶች የበዙባቸው ባህሎች (አልፋ እና ቤታ ተብለው) አባላት ሆነው ተከፈሉ። እያንዳንዱ ስብሰባ ቀላል የሆኑ ጥቃቅን ደንቦች ይማር ነበር። አንዱ የጋራ፣ ዝንባሌው ወደ ሕዝቡ የሆነ፣ የሚነካ ባሕል ሲሆን፣ ሌላው በሌላ እንጀራ ቋንቋ የግለሠብ መብትና ዝንባሌው ወደ ተግባር የሆነ ባህል ነው። ከተደረጁ በኋላ አንዳንድ ሰዎች ወደ ሌላው ስብሰባ ኮንታክት አድርገው ጉብኝት ያድርጉ ነበር። የሁለቱ ባሕሎች አባላት ሲወያዩ፣ የሚያስተምረን ነጥብ «በኛ ባሕል ለኛ ትንግርት፣ እብድ፣ ተቃራኒ ወይም ጥቃቅን የመሠለን፣ በሌላው ባሕል ግን እነዚህ ትክክለኛ እና ትልቅ ቁም ነገሮች ሊመስሉ ይችላሉ» ይባላል። (Shirts, 1995)."} {"id": "48958", "contents": "የሰው ብዙ ሥራ ማለት ሰው በአጭር ጊዜ (አንድ ሰዓት) ውስጥ ከአንድ ተግባር በላይ የመሥራት ችሎታ ነው። (ይህ ባሕል ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "14645", "contents": "መስከረም ፲፭ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠርየዓመቱ ፲፭ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ ፍጻሜ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፫፻፶፩ ቀናት ሲቀሩ፤ በዘመነ ዮሐንስ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፫፻፶ ቀናት ይቀራሉ። ፲፱፻፳፰ ዓ/ም ሐምሌ ፩ ቀን ፲፱፻፳፯ ዓ/ም የተመሠረተው የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር የጄኔቫውን ስምምነት ከተፈረመ በኋላ ዓለም አቀፋዊ ዕውቅናን ከዓለም አቀፍ ቀይ መስቀል ማኅበር አግኝቶ ፵፰ኛው አባል ሆኗል። ፲፱፻፶፩ አ/ም አየር ዠበብ (አውሮፕላን) አብራሪው ሰሎሞን ግዛው ፲፱፻፴፱ ዓ/ም - ነጋድራስ አፈወርቅ ገብረ ኢየሱስ (ዘብሔረ ዘጌ) በዚህ ዕለት በእሥራት ላይ በነበሩበት ጅረን በሚባል በጅማ ከተማ አቅራቢያ ባለ ቦታ በተወለዱ በ ፸፱ ዓመታቸው ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ።"} {"id": "13595", "contents": "ደረጀ ደገፋው የኢትዮጵያ ታዋቂ ዘፋኝ ሲሆን ብዙ ዘመናዊ የሙዚቃ ስራወችን በማቅረብ ይታወቃል። ደረጀ ደገፋው(ገደፋው) ጎሹ እና ከእናቱ ከወይዘሮ አረጊቱ ጀንበሬ በቀድሞው ጎንደር ክፍለ ሃገር ደብረታቦር አውራጃ ልዩ ስሟ ማህደረ ማርያም በምትባል ቦታ ተወለደ ሹፌር"} {"id": "50938", "contents": "ሶዶ ዙሪያ ወረዳ ወላይታ ዞን ከሚገኙ ወረዳዎች አንዱ ነው። ወረዳው በስተምዕራብ በኪንዶ ኮይሻ ወረዳ፥ በበስተሰሜን በቦሎሶ ሶሬ ወረዳ ፥ በስተሰሜን ምሥራቅ በዳሞት ጋሌ ውረዳ፥ እንዲሁም ደግሞ በበስተደቡብ ምዕራብ በኦፋ ወረዳ ይዋሰናል። በ1999 ዓ.ም በማዕከላዊ ስታቲስቲክስ ኤጀንሲ በተደረገው ህዝብ ቆጠራ መሰረት በወረዳው በአጠቃላይ 162,691 ሰው የሚኖር ሲሆን፥ ከነዚህም 80,002 ወንድ ሲሆኑ 82,689 ደግሞ ሴት ናቸው፤ ማናቸውም የከተማዊ አይደሉም። በሶዶ የወረዳዉ ዋና መቀመጫ ነው። የሚበዙት የፕሮቴስታንት እምነት ተከታይ ሲሆኑ፥ 66.67% ያህሉን ይይዛሉ፤ 26.83% የሚሆኑት ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ አብያተ ክርስቲያን እና 5.28% የሮማ ካቶሊክ ቤተ ክርስቲያን እምነት ተከታይ ናቸው። በ1986 ዓ.ም በማዕከላዊ ስታቲስቲክስ ኤጀንሲ በተደረገው ህዝብ ቆጠራ መሰረት በወረዳው ከወላይታ (92.81%) በተጨማሪ፣ አማራ ብሔር (2.6%)፥ ጋሞ (0.85%)፥ ዶርዜ (0.77%) እና ስልጤ (0.76%) እንዲሁም ሌሎችም ብሔር ብሔረሰቦች (2.21%) ይገኙበታል። ^ Census 2007 Tables: Southern Nations, Nationalities, and Peoples' Region, Tables 2.1, and 3.4. ^ 1994 Population and Housing Census of Ethiopia: Results for Southern Nations, Nationalities, and Peoples' Region, Vol. 1, part 1, Tables 2.1, 2.12, 2.15, 2.19 (accessed 30 December 2008)"} {"id": "50944", "contents": "ሺአዎች ማለት ለነብዩ ህዝብ ቅድሚያ የሚሰጥ ማለት ነው"} {"id": "14723", "contents": "ታቦር ስላሴ ደብረ ታቦር ከተማ አራዳ ገበያ አካባቢ የሚገኝ ቤተ ክርስቲያን ነው። የደብረ ታቦር ካርታ ላይ ይገኛል።"} {"id": "14747", "contents": "ለሀብት መትጋት ሰውነትን ያከሳል ገንዘብን ማሰብ እንቅልፍ ይነሳል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የገንዘብን ሁለት ስለት የሚያሳይ ተረትና ምሳሌ"} {"id": "14759", "contents": "ለላሙ መንጃ ለሸማው መቅደጃ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ለላሙ መንጃ ለሸማው መቅደጃ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ለላሙ መንጃ ለሸማው መቅደጃ የአማርኛ ምሳሌ ነው። መሣሪያ ጠቃሚ ነው። ለማንኛውም ነገር መሣሪያና መጠቀሚያ ያመቻችለታል እግዚአብሔር። ምንጭ፦ አዲሱ የምሳሌያዊ አነጋገሮች መጽሐፍ፣ ገጽ 13"} {"id": "49036", "contents": "የቫለንሲያ ኅብረተሠብ (እስፓንኛ፦ Comunidad Valenciana) የእስፓንያ ክፍላገር ነው። ዋና ከተማ ቫለንሲያ ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "14849", "contents": "ለርስት ሴቶች ስንኳ ይሞቱበታል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ለርስት ሴቶች ስንኳ ይሞቱበታል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ለርስት ሴቶች ስንኳ ይሞቱበታል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ለጥቅም ሲል የማይታገል አይኖርም። ምንጭ፦ አዲሱ የምሳሌያዊ አነጋገሮች መጽሐፍ፣ ገጽ ፳"} {"id": "14789", "contents": "ለሚስት ያጎርሷል ለተመታ ይክሷል የአማርኛ ምሳሌ ነው። መደረግ ያለባቸውን ስራወች የሚያመላክት"} {"id": "14795", "contents": "ጅብ በማይታዎቅበት አገር ቁርበት አንጥፉልኝ ይላል፡፡ የአማርኛ ምሳሌ ነው። አሰመሳይን ለማጋለጥ የሚረዳ"} {"id": "14861", "contents": "ለሰው ቢነግሩት ለሰው የአማርኛ ምሳሌ ነው። ምስጢር ከአንድ ሰው ከወጣ በኋላ ምስጢር መሆኑ እንደሚያቆም የሚያስረዳ። አትናገር ብየ ብነገረው አትንገር ብሎ ነገረው"} {"id": "14813", "contents": "ለማያውቁሽ ታጠኚ የአማርኛ ምሳሌ ነው። አንድ ሰው ያልሆነውን አስመስሎ ሲቀርብ የሚደረግ ምጸት"} {"id": "14819", "contents": "ለምሽት መብራት ለመከራ ጊዜ ብልሀት የአማርኛ ምሳሌ ነው። የብልሃትን አስፈላጊነት ያሳያል"} {"id": "51202", "contents": "P'ent'ay (ከ በግዕዝ : ጴንጤ) አንድ መጀመሪያ ነው Amharic - ትግርኛ ለ ቋንቋ ቃል የጴንጤቆስጤ እና ሌሎች የምስራቅ-ተኮር የፕሮቴስታንት ክርስቲያኖች ውስጥ ኢትዮጵያ እና ኤርትራ , እና የኢትዮጵያ እና የኤርትራ የዲያስፖራ.  ዛሬ ቃሉ የሚያመለክተው በኢትዮጵያ እና በኤርትራ ማኅበረሰቦች ውስጥ የሚገኙ ሁሉንም የወንጌላውያን ክርስቲያን ቤተ እምነቶች እና ድርጅቶች የኢትዮጵያ-ኤርትራዊ ወንጌላዊነት ወይም የኢትዮጵያ-ኤርትራዊ ወንጌላዊት ቤተክርስቲያንን ነው ፡ አንዳንድ ጊዜ ቤተ እምነቶች እና ድርጅቶች ወኒግላው (ከ ግእዝ -በልዩላዊ) በመባል ይታወቃሉ ፡ የኢትዮጵያ እና የኤርትራ ወንጌላውያን ክርስቲያኖች በአሜሪካ እና በአውሮፓውያን የፕሮቴስታንት የወንጌል ተልእኮ ምክንያት ከኦርቶዶክስ ተዋህዶ አብያተ ክርስቲያናት በተውጣጡ ሥነ-መለኮታዊ ልዩነቶች ምክንያት በወጡ ወጣቶች ላይ እና በኋላም በእነሱ ላይ ስደት በተስፋፋባቸው ወጣቶች መካከል ነው ፡ P'ent'ay ክርስቲያኖች schismed የ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያናት,  ሌላ ቅርንጫፎች ክርስትና, ወይም ወደ የፕሮቴስታንት ሚስዮናውያን እርዳታ ጋር ሌሎች ሃይማኖቶች የተቀየሩ ንስሐ የኢትዮጵያ ክርስትና መሠረተ-መለኮታዊ ማሳለፊያዎች አስተዋሉ ነገር. የፔንታይ አብያተ ክርስቲያናት እና ድርጅቶች ከተፈጠሩበት ጊዜ አንስቶ በመካከላቸው የታወቁ እንቅስቃሴዎች ጴንጤቆስጤዝም ፣ የባፕቲስት ባህል ፣ሉተራናዊነት ፣ ሜቶዲዝም ፣ ፕሬስቢቴሪያኒዝም እና ሜኖናውያን ፡ ይህ ቃል እ.ኤ.አ. በ 1960 ዎቹ መጨረሻ የተፈጠረ ሲሆን በጴንጤቆስጤ ተሞክሮ እና በመንፈስ ቅዱስ ስጦታዎች ለሚያምኑ አብያተ ክርስቲያናት ደስታን የሚያገለግል ነበር ፣  የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ እና ኤርትራዊያን ያልሆኑ የአከባቢ ፕሮቴስታንት ክርስቲያኖችን ለመግለፅ ይጠቀም ነበር ፡ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ"} {"id": "51244", "contents": "የሀደሌኤላ ወረዳ በአፋር ክልል ምዕራባዊ ዞን ስር ካሉት ስድስት ወረዳዎች አንዷም ነች።"} {"id": "16115", "contents": "ሆንግ ኮንግ (በቻይንኛ 香港) ከቻይና ሁለት ልዩ አስተዳደር ካላቸው ግዛቶች አንዱ ነው፤ (ሁለተኛው ማካው ሲሆን)። የሚገኘው በደቡባዊ የቻይና ጠረፍ ሲሆን በፐርል ወንዝ አፍ (ዴልታ) እና የደቡብ ቻይና ባህር ይዋሰናል። ይህ አካባቢ ከአለማችን ከፍተኛ የህዝብ ጥግግት ካላቸው ቦታዎች አንዱ ነው። ይህም በ1,104 ኪ.ሜ. ካሬ ውስጥ ሰባት ሚሊዮን ሰዎችን በመያዝ ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "16121", "contents": "አጠቃላይ ማጣቀሻ ባህላዊ እና ጥበብ ጂኦግራፊያዊ እና ቦታዎች ጤና እና ብቃት ታሪክ እና ሁነቶች ዓመት በዓላት እና ታሪካዊ ማስታወሻዎች ሒሳብ እና ሎጂክ የተፈጥሮ እና አካላዊ ሳይንስ ሰዎች ሃይማኖት እና እምነት ነክ ማህበረሰብ እና የማህበረሰብ ጥናት"} {"id": "16133", "contents": "ሀይቅ ውስን የሆነ መጠነ ዙሪያ ያለው ዙሪያውን በደረቅ መሬት የተከበበ እንዲሁም በውስጡ ንጹህ ወይም ጨዋማ ውሀ የያዘ አካል ነው። ሀይቆች በመሬት ላይ ያሉ ሲሆኑ ከውቅያኖሶች ጋር አይመሳሰሉም፤ በመጠንም ቢሆን ከኩሬ ይተልቃሉ። አብዛሀኛዎቹ ሀይቆች በገባር ወንዞች የሚፈጠሩ ሲሆን በነዚሁ ከነሱ በሚነሱ ወንዞች ምክንያትም ሊጠፉ ይችላሉ።"} {"id": "16145", "contents": "ማን አየሁ በብርቱካን ዱባለ በ፲፱፻፺፮ ዓ.ም. የወጣ የሙዚቃ አልበም ነው። ብሔራዊ ቢብሎግራፊ (መዝገበ ቀረፀ ድምፅ ወምስል)፤ ሰኔ ፲፱፻፺፰ ዓ.ም.፤ ገጽ 3 የ«ማን አየሁ» ቪዲዮ"} {"id": "16187", "contents": "ታይላንድ በደቡብ-ምሥራቅ እስያ በአውሮፓ አገራት መቸም ያልተገዛው ብቸኛ አገር ነው። ዋና ከተማው ባንኮክ ነው። እስከ 1931 ዓ.ም፣. ድረስና እንደገና ከ1937 እስከ 1941 ዓ.ም. ድረስ የአገሩ ስም በይፋ ሳያም ነበረ። የታይላንድ መንግሥት ሃይማኖት ቡዲስም ነው። የታይላንድ ባህል ምግብ እጅግ የተቀመመ ነው፣ አበሳሰሉም በተለይ ስኳር፣ ፍራፍሬ፣ ሚጥሚጣ፣ አሣ ይጠቅማል። ከሁሉ የተወደደ እስፖርት እግር ኳስ ነው፤ ሆኖም ታክራው የሚባል ሌላ ኗሪ የኳስ ጨዋታ ይወደዳል። ታይላንድ «የፈገግታ አገር» በመባል ታውቋል፤ በጣም ጨዋ አገር ነው፤ ሰላምታ ሲሰጡም ፈገግ ማለት እና መዳፎች አንድላይ በማድረግ እጅ መንሣት አይነተኛ ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "17033", "contents": "ነጋድራስ ተሰማ እሸቴ (፲፰፻፷፱ ዓ.ም. ተወለዱ) ሙዚቃቸው በሸክላ የተቀረፀው የመጀመሪያው ኢትዮጵያዊ ሙዚቀኛ ናቸው። ነጋድራስ ተሰማ እሸቴ፥ካባታቸው፡ካቶ፡እሸቴ፡ጉቤ፡ከጐጃም፡በረንታና፡ከቦረና፡ጨከታ ፡ከናታቸው፡ከእማሆይ፡ወለተየስ፡ሀብቱ፡ከቡልጋ፡መስኖ፡ማርያም፡ይወለዳሉ። የተወለዱት፥ሐምሌ ፳፡ቀን፥፲፰፻፷፱፡ዓ.ም.፥ምንጃር፡ቀርሾ፡ዐጥር፡በተባለው፡ስፍራ፡ነው።አባታቸው፡አቶ፡እሸቴ፥የራስ መኰንን፡ ጭፍራ፡ስለ፡ነበሩና፥መሰንቆም፡ስለሚጫወቱ፥ራስ፡መኰንንን፡ተከትለው፡ወደ፡ሐረር፡ሲኼዱ፥ነጋድራስንም፡በሕፃንነታቸው፡ይዘዋቸው፡ስለ፡ኼዱ፥ያደጉትና፡ዐማርኛ፡ትምህርታቸውን፡ያጠናቀቁት፡በሐረር፡ነው። አባታቸው፡አቶ፡እሸቴ፥ሐረር፡እንዳሉ፡በመሞታቸው፥ነጋድራስ፥በወጣትነት፡ዕድሜ፥ዳግማዊ ዐፄ፡ ምኒልክን፡ተከትለው፡ወደ፡አዲስ አበባ፡መጡ። በ፲፱፻፡ዓ.ም.፥ሙሴ፡ሆልስ፡የተባለ፡ጀርመናዊ፡በኢትዮጵያ፡ለብዙ፡ጊዜ፡ከቈየ፡በኋላ፥ወደ፡አገሩ፡ሲመለስ፥ዐፄ፡ምኒልክን፡በተሰናበተበት፡ጊዜ፥ጀርመን፡አገር፡ወስዶ፡የሚያስተምራቸው፡ሦስት፡ወጣቶች፡እንዲሰጡት፡ስለ፡ጠየቃቸውና፥ነጋድራስ፡ተሰማ፡እሸቴም፡በጥሩ፡ሠዓሊነታ ቸው፡በቤተ፡መንግሥቱ፡ስለ፡ታወቁ፦«ያ፡ተሰማ፡እሸቴ፥እጁ፡ብልኅ፡ነውና፥መኪና፡መንዳት ና፡መጠገን፡እንዲማር፡እሱ፡ይኺድ»፡ብለው፡ዐፄ፡ምኒልክ፡ስለ፡ወሰኑ፥ወደ፡ጀርመን፡አገር፡ለመኼድና፥ለኹለት፡ዓመት፡ያኽል፡የኦቶሞቢልን፡አሠራር፡ለመማር፡ቻሉ። ነጋድራስ፥መሰንቆ፡መምታትና፡ዜማ፡ካባታቸው፡ተምረው፡ስለ፡ነበር፥ወደ፡ጀርመን፡አገር ፡ኼደው፡በቈዩበት፡ጊዜ፥ የተላኩበትን የሹፌርነትና የመካኒክነት ትምህርት አጠናቀው አጥጋቢ ውጤት ከማምጣታቸውም በላይ የመጀመሪያውን የአማርኛ ዜማ ሸክላ እዚያው በጀርመን ሀገር ሆነው ለማስቀረፅ በቅተዋል። በጀርመን ቆይታቸው ወቅት \"ሂዝ፡ማስተርስ፡ቮይስ\"፡ከሚባለው፡ኩባንያ፡ጋራ፡በመዋዋል፥መዲናና ዘለሰኛ ዜማዎች በ፲፯ አይነት ስልት እየተጫወቱ ተቀርፀዋል። ኩባንያውም ለዜማው ባለቤት የድካም ዋጋ እንዲሆን በወቅቱ ፲፯ ሺህ የጀርመን ማርክ ከፍሏቸዋል። ይህም፥ዐዲስ፡አበባ፡ሲመለሱ፥በሀብታሞች፡ደረጃ፡ለመቈጠር፡ዕድል፡ሳይሰጣቸው፡ አልቀረም። ነጋድራስ፡ተሰማ፡እሸቴን፡እጅግ፡ታዋቂ፡ካደረጓቸው፡ነገሮች፡አንዱ፥የነዚህ፡ዲስኮች፡ ኢትዮጵያ፡መምጣትና፥ሌላም፡ያማርኛ፡ዲስክ፡ስላልነበረ፥ለኻያ፡ዓመት፡ያኽል፥ዐቅም፡ባለው፡ቤተሰብ፡ዅሉ፡በግራሞፎን፡ይሰማ፡የነበረው፡የሳቸው፡ዘፈን፡ብቻ፡በመኾኑ፡ነው።ሌሎች፡ያማርኛ፡ዲስኮች፡የተቀረጹት፡ጠላት፡ኢትዮጵያ፡ሊገባ፡ኹለት፡ዓመት፡ያኽል፡ሲቀር ፥በነፈረደ ጐላ፥በነንጋቷ ከልካይና፡በነተሻለ መንግሥቱ፡ተጫዋችነት፡ወደ፡፲፱፻፳፭-፲፱፻፳፮፡ገደማ፡ነው። ዐዲስ፡አበባም፡እንደ፡ተመለሱ፥የቤተ፡መንግሥት፡መኪናዎች፡ኀላፊ፡ኾነው፥የዘመኑን፡ታዋቂ፡ኢትዮጵያውያን፡ሾፌሮች፡አሠልጥነዋል።ስለ፡ዐፄ፡ምኒልክ፡በተጻፈ፡አንድ፡የታሪክ ፡መጽሐፍ፡ላይ፥ነጋድራስ፡መኪና፡ላፄ፡ምኒልክ፡ሲያሳዩ፡የተነሡት፡ፎቶግራፍ፡አለ።ጸሓፊው፡ግን፥በስሕተት፥\"ፈረንጅ፡ሲያስጐበኝ\"፡ብሎ፡ጠቅሶታል። ^ ናሽናል ቢብሊዮግራፊ ቡድን፣ የአንጋፋ አርቲስቶች መዝገበ የሕይወት ታሪክ፣ መጋቢት ፳፻፣ ገጽ 6 ይድነቃቸው ተሰማ «የነጋድራስ ተሰማ እሸቴ ዐጪር የሕይወት ታሪክ» (\"ሠምና፡ወርቁ፡ተሰማ፡እሸቴ\"፥ጥቅምት፡፲፱፻፹፭፡ዓ.፡ም.፥ገጽ፡1-9።) (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "16259", "contents": "ይፈለጋል የኢትዮጵያ አስቂኝ የፍቅር ፊልም ነው። ፊልሙ በኢትዮጵያ ሲኒማ ቤቶች ረዥም ጊዜ የቆየ ሲሆን በህዝብ ዘንድ ከፍተኛ ተቀባይነትን አግኝቷል።"} {"id": "16271", "contents": "ሰካራሙ ፖስታ የኢትዮጵያ ፊልም ነው። ፊልሙ በሀገሪቱ ሲኒማ ቤቶች ረዥም ጊዜ የቆየ ሲሆን በህዝብ ዘንድ ከፍተኛ ተቀባይነትን አግኝቷል።"} {"id": "16277", "contents": "መራራ ቅጣት የኢትዮጵያ ፊልም ነው።"} {"id": "16283", "contents": "በራሪ ልቦች የኢትዮጵያ ፊልም ነው። ፊልሙ በሀገሪቱ ሲኒማ ቤቶች ረዥም ጊዜ የቆየ ሲሆን በህዝብ ዘንድ ከፍተኛ ተቀባይነትን አግኝቷል። ሐበሻ ፊልም"} {"id": "16289", "contents": "ስርየት የኢትዮጵያ ፊልም ነው። ፊልሙ በሀገሪቱ ሲኒማ ቤቶች ረዥም ጊዜ የቆየ ሲሆን በህዝብ ዘንድ ከፍተኛ ተቀባይነትን አግኝቷል።"} {"id": "16295", "contents": "ሳምራዊ የኢትዮጵያ ፊልም ነው። ፊልሙ በሀገሪቱ ሲኒማ ቤቶች ረዥም ጊዜ የቆየ ሲሆን በህዝብ ዘንድ ከፍተኛ ተቀባይነትን አግኝቷል።"} {"id": "16307", "contents": "አቡጊዳ በኢትዮጵያዊያን የተሠራ ፊልም ነው። ፊልሙ በሀገሪቱ ሲኒማ ቤቶች ረዥም ጊዜ የቆየ ሲሆን በህዝብ ዘንድ ከፍተኛ ተቀባይነትን አግኝቷል።"} {"id": "17069", "contents": "ታኅሣሥ ፲፪ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻፩ኛ ቀን ሲሆን፤ ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፪፻፷፬ ቀናት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ፤ ዘመነ ማርቆስ እና ዘመነ ማቴዎስ ደግሞ ፪፻፷፫ ቀናት ይቀራሉ። ፲፰፻፲ ዓ/ም - በዘመነ መሳፍንት ፮ ጊዜ ከንጉሥነት ሥልጣናቸው የተሻሩት እና የነገሡት ዓፄ ተክለ ጊዮርጊስ በዚህ ዕለት በትግሬው መሥፍን በራስ ወልደ ሥላሴ ዘመን አርፈው፣ አክሱም ጨለቆት ሥላሴ ተቀበሩ። ፲፱፻፳፱ ዓ/ም - የጎጃሙ ራስ ኃይሉ ተክለ ሃይማኖት አማቻቸው የነበሩትን ደጃዝማች አበራ ካሣን እና ወንድማቸውን ደጃዝማች አስፋ ወሰን ካሣን ‘አይዟችሁ አትነኩም’ ብለው አታለው ካስገቡ በኋላ አሳልፈው ለፋሺስት ኢጣልያ ኃይሎች አስረከቧቸው። የጣልያኖቹም ጄኔራል ትራኪያ ወንድማማቾቹን ፍቼ ላይ በዚህ ዕለት አስረሽኖ አንገታቸውን አስቆርጦ ገደላቸው። ፲፱፻፷፮ ዓ/ም - ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ፤ የሱዳን ሪፑብሊክ ፕሬዚደንት፤ የላይቤሪያ ምክትል ፕሬዚደንት እና የዛምቢያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር፣ ስለኢየሩሳሌም ከሮማው ጳጳስ እና ከኢጣልያ ፕሬዚደንት ሊዮኔ ጋር የሦስት ቀን ውይይት ለማካሄድ ሮማ ገቡ። ፲፱፻፷፯ ዓ/ም - የደርግ ጊዜያዊ ወታደራዊ መንግሥት \"የኢትዮጵያ ኅብረተ ሰብአዊነት\"ን (የኢትዮጵያ ሶሻሊዝም) በይፋ ካወጀ በኋላ፣ ቀዳሚ ተግባሩ ያደረገው \"ብሔራዊ የዕድገት በኅብረት የዕውቀትና የሥራ ዘመቻ\" የተሰኘ ፷ ሺ የሁለተኛ ደረጃ፣ የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎችና አስተማሪዎችን በመላ አገሪቱ አሰማራ። የጊዘውም መፈክር ፣\"በዕድገት በኅብረት - እንዝመት፣ ወንድና ሴት ሳንል ባንድነት\" የሚል ነበር ፲፰፻፲ ዓ/ም - ዓፄ ተክለ ጊዮርጊስ አርፈው አክሱምጨለቆት ሥላሴ ተቀበሩ። በወቅቱ እዚያው ይኖር የነበረው እንግሊዛዊው ናትናኤል ፒርስ ዓፄው ሲሞቱ እድሜያቸው ፷፮ ዓመት እንደነበረና ዕለቱ የቅዱስ ሚካኤል እና የቅዱስ ፋሲለደስ ክብረ በዓል ስለነበር የሬሳ ሳጥን መሥሪያ እንጨት መቁረጥ ባለመቻሉ ያለ ሬሳ ሳጥን ተቀበሩ ይላል። ፲፱፻፳፱ ዓ/ም - ወንድማማቾቹ ደጃዝማች አበራ ካሣ እና ደጃዝማች አስፋ ወሰን ካሣ በዚህ ዕለት ፍቼ ከተማ ላይ በፋሺስት ኢጣሊያውያን እጅ ተገደሉ ^ ኮሎኔል መንግሥቱ ኃይለ ማርያም፣ ትግላችን ፦የኢትዮጵያ ሕዝብ አብዮታዊ የትግል ታሪክ [ቅፅ ፩]፤ ታኅሣሥ ወር ፳፻፬ ዓ.ም. ^ Peare, Nathaniel;"} {"id": "17075", "contents": "ችኮ የጦም ስጋ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "17087", "contents": "በአንድ ጣት ፊት አይታጠብም የአማርኛ ምሳሌ ነው። በአንድ እጅ አይጨበጨብም"} {"id": "17093", "contents": "በእንቅርት ላይ ጆሮ ደግፍ የአማርኛ ምሳሌ ነው። በቡግንጅ ላይ ኪንታሮት ወይም በችግር ላይ ችግር። በመጥፎ ሁኔታ ላይ ተደራቢ መጥፎ ሁኔታ ሲገጥም"} {"id": "16451", "contents": "አያሌው መስፍን ታዋቂ ኢትዮጵያዊ ዘፋኝ ነው። አያሌው መስፍን በ፲፱፻፵፪ ዓ.ም. በወሎ ክፍለ ሀገር በየጁ አውራጃ ተወለደ። አያሌው ገና በልጅነቱ የሙዚቃ /የዘፋኝነት/ ሙያ ፍቅር ስለነበረበት ወላጆቹ ወደ ትምህርት ቤት ሲልኩት እሱ ግን የሚውለው አዝማሪዎች በማሲንቆ በሚጫወቱበት ሥፍራ ነበር። ይህንንም በውስጥ የሚነደውን የሙዚቃ ፍቅር ለማርካት ከወሎ ጠፍቶ በ፲፱፻፶፮ ዓ.ም. ወደ አዲስ አበባ መጣ። አዲስ አበባ እንደመጣም ብሔራዊ ቲያትር ድምፃውያንን ለመቅጠር ማስታወቂያ አውጥቶ በነበረበት ጊዜ የተሰጠውን የመግቢያ ፈተና መቶ ከሚሆኑ ተወዳዳሪዎች በአንደኛነት ቢያልፍም ወላጆቹ በተለይም አባቱ የአያሌውን ዘፋኝ መሆን በሬዲዮ ከሰማ አዝማሪ ሆነ ብሎ ይጠላኛል በማለት ፈርቶ ሳይቀጠር ቀረ። ከእዚያም አባቱ እንዳይቀየሙት በማለት ሙያውን ትቶ በቀድሞው የክብር ዘበኛ ሠራዊት ውስጥ በወጣት ሻምበልነት ተቀጥሮ እስከ ፲፱፻፶፱ ዓ.ም. ድረስ ቆየ። ሆኖም አያሌው ዓላማና ፍላጎቱ በሙዚቃ ሙያ ውስጥ ገብቶ ስሜቱን ማርካት በመሆኑ ወደ ሙዚቃው ዓለም የሚገባበትን መንገድ ቀይሶ በጊዜው በነበረው አንድ ባንድ ውስጥ ተቀጥሮ በ፲፱፻፶፱ ዓ.ም. ወደ ጅማ ሄደ። አያሌው ከጅማ ወደ አዲስ አበባ ተመልሶ ፈጣን ኦርኬስትራ በመባል በሚታወቀው በወ/ሮ አሰገደች አላምረው ቤት (ፓትሪስ ሉሙምባ የሚባል የማታ ክበብ ውስጥ) በሳምንት አምስት ብር እየተከፈለው ተቀጥሮ ይሰራ ነበር። ሆኖም ግን በዚያን ጊዜ ማለት በነሐሴ ወር ፲፱፻፶፱ ዓ.ም. ፲፮ የሚሆኑ ዘፈኖቹን አዘጋጅቶ ለኢትዮጵያ ሕዝብ በሬዲዮ አቀረበ። ከዚያ በኋላ ከፍተኛ የሆነ የሕዝብ ፍቅርና አድናቆትን አትርፎ ክፍያው በቀን ወደ አሥራ አምስት ብር ከፍ አለ። ከዚያም በ፲፱፻፷፪ ዓ.ም. አያሌው የፈጣን ኦርኬስትራን ትቶ ብሔራዊ ቲያትር ገባ። ብሔራዊ ቲያትርም ለ፫ ወራት ያህል ብቻ ከሰራ በኋላ ክፍሉን ለቆ በፖሊስ ሠራዊት የሙዚቃ ክፍል ተቀጥሮ እስከ ፲፱፻፷፮ ዓ.ም. የዘመን መለወጫ በዓል ድረስ ሲያገለግል ቆይቶ ከ፲፱፻፷፮ ዓ.ም. በኋላ ጥቁር አንበሳ የተባለ የግሉ የሙዚቃ ጓድ አቋቁሞ በ፲፬ቱም ክፍላተ ሀገራት ተዘዋውሮ የሙያ ግዳጁን ተወጥቷል። አያሌው ከ፫፻ የሚበልጡ ዘፈኖችን የተጫወተ ሲሆን ከእነዚህም ውስጥ «ቻለው ሆዴ»፣ «ማሩኝ ዘመዶቼ»፣ «ማን ልበል ወዳጄ»፣ «በምላስ በስሎ»፣ «አላጎበድድም»፣ «ቀኔን እገፋለሁ»፣ «ወልደሽ ያሳደግሽኝ እናቴ ናፈቅሽኝ»፣ የተሰኙት በሕዝብ ዘንድ በጣም ተወዳጅ ናቸው። ናሽናል ቢብሊዮግራፊ ቡድን፣ የአንጋፋ አርቲስቶች መዝገበ የሕይወት ታሪክ፣ መጋቢት ፳፻፣ ገጽ 11-12"} {"id": "16511", "contents": "ቀላዋጭ ወጥ ያውቃል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "17129", "contents": "ቡዳ ቤት ሰላቢ ገባ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "16535", "contents": "ቀኑ የጨለመበት መንገዱ ዘንግ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "17249", "contents": "ብርቅና ድንቅ አላንድ ቀን አይደምቅ የአማርኛ ምሳሌ ነው። አወቁሽ ናቁሽ"} {"id": "16553", "contents": "ቀን ባጀብ ሌት በዘብ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ቀን በበቅሎ ማታ ቆሎ"} {"id": "17279", "contents": "ተላም የዋለ በሬ ተሴት የዋለ ገበሬ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "17327", "contents": "ተመረቅሁ ብለህ ተተረገመ አትዋል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ከመጥፎ ሰው ጋር አትሁን"} {"id": "17333", "contents": "ተመክሮ ልብ ተሸምቶ ድልብ አይሆንም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "17339", "contents": "ተማሪና ዶሮ በሞቱ ክብሩ ነው በቁመናው እራቱ ጥሬ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው። ቆሎ ተማሪወች እራሳቸውን ዝቅ ማድረጋቸውን የሚያሳይ"} {"id": "17351", "contents": "ከራስ በላይ ንፋስ የአማርኛ ምሳሌ ነው። አንድ ሰው የራሱን ጥቅም እንዳይተው የሚያዝ"} {"id": "20051", "contents": "የዞብል መቃብር የፈረሱ ዞብል መቃብር ነው። ከፋሲል መዋኛ አጠገብ በስተምስራቅ ይገኛል። ዞብል በአንዳንዶች ዘንድ ተወዳጁ የአጼ ፋሲለደስ ፈረስ መሆኑ ሲታመን አልፎ አልፎ ሌሎች ሰዎች ፈረሱ የፋሲለደስ ልጅ የቀዳማዊ ዮሐንስ ፈረስ ነው ይላሉ። ሆነም ቀረም የዞብል መቃብር በክብ ቅርጽ በቅምብብ የተሰራ መታሰቢያ ሲሆን ከቆይታ ብዛት ጉዳት እየደረሰበትና ዛፎች በመካከሉ እየበቀሉበት እየፈረሰ ያለ ምናልባት ብቸኛው የኢትዮጵያ ፈረስ መዘክር ነው። ^ Percy Horace Gordon Powell Cotton፣ A sporting trip through Abyssinia a narrative of a nine month' journey from the plains of the Hawash to the snows of Simien፣ 1902"} {"id": "20111", "contents": "ቶፋ በማን ምድር ትለፋ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20141", "contents": "ትለብሰው የላት ትከናነበው አማራት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20147", "contents": "ትልቅ ጥቃት ለምኖ ማጣት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20153", "contents": "ትምሀርት የማያልቅ ምርት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20159", "contents": "ና ብላ ሳይሉት ከወጡ አውጡልኝ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20165", "contents": "ነገር የፈራ ይቃጠራል አውሬ የፈራ ያጥራል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "16679", "contents": "ቂም ቂም ያሰኘሽ እንደዶሮ ለካስ ለመከራሽ ላሳርሽ ኖሮ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ብዙ ጉራ ማብዛት ለውድቀት"} {"id": "16685", "contents": "ቄስ ኤርክሶን መምህሩ እናት አያስቀብሩ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "16703", "contents": "ቋንጣና ባለሟል ሳያር አይቀርም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "16715", "contents": "ቅናት ያደርሳል ከሞት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ቅናት መጥፎ ነው"} {"id": "16721", "contents": "ቅንቡርስ የት ትሄዳለህ መተማ ትደርሳለህ ልብማ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ልብ/ፈቃድ ካለ አንድን ነገር ማስፈጸም እንደሚቻል የሚያሳይ"} {"id": "17567", "contents": "የባንቱ ፍልሰት የመጀመሪያውን የባንቱ ቋንቋ የሚናገሩ ሕዝቦች ከዛሬዎቹ ካሜሩን እና ናይጄሪያ በአንድ ሺህ ዓመታት ጊዜ ውስጥ ያደረጉት ፍልሰት ነበር። በአቅራቢያቸው ከሚገኙት ሕዝቦች ጋር ቋንቋና ዕውቀት በመለዋወጥ አዳዲስ ኅብረተሰቦችን ፈጥረዋል። ፍልሰቱ የተጀመረው ግብርና ከተጀመረ በኋላ እንደሆነ የሚታመን ሲሆን በመጀመሪያ ወደ ምሥራቅ ከዚያም ወደ ደቡብ አቅጣጫ አምርቷል። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "20231", "contents": "ንጉስ ሲሞት ግንቡን ብልህ ሲሞት ልቡን የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20243", "contents": "ንጋትን አውራ ዶሮ ያውቃል ወፍ ያረጋግጣል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "16757", "contents": "በሰው ቁስል እንጨት ስደድበት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ከበደል ላይ ግፍ ሲጨመር፣ ያንን ጉዳይ መግለጫ"} {"id": "20255", "contents": "ንዳማ ቢአጭዱት ክምር አይሞላም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "16769", "contents": "ማጠፊያ አንዱ የበር አካል ሲሆን የሚጠቅመውም በሩ እንዲከፈት ወይም እንዲዘጋ ለመርዳት ነው።"} {"id": "20273", "contents": "እናቴ ቤት ጠላ እጠጣለሁ ብላ የቤቷን ውሀ ትታ ወጣች የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20279", "contents": "እናትዋን አይተህ ልጅቷን አግባ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "16793", "contents": "አፖሎ 11 ለመጀመሪያ ጊዜ ሰወችን ከመሬት ወደ ጨረቃ ለማጓጓዝ የተዘጋጀ የመንኮራኩር ሚስዮን ነው። ይህ ጉዞ የተቀናበረው በአሜሪካው የጠፈር አጥኝ ተቋም ናሳ ነበር። መንኮራኩሩ ሐምሌ16 1961ዓ.ም ከመሬት ሲመጥቅ፣ በውስጡ ሶስት ጠፈርተኞችን፣ ማለትም ኔል አርምስትሮንግ፣ በዝ አልድሪንና ማይክል ኮሊንስን የያዘ ነበር። መጓጓዣ መንኮራኩሩ ጨረቃ ላይ ከ4 ቀን በኋላ ሐምሌ 20 ሲደረስ፣ በዚሁ ቀን አርምስትሮንግና አልድሪን የጨረቃን ምድር በእግራቸው በመርገጥ የመጀመሪያወቹ ሰዎች ሆኑ። ኮሊንስ ባንጻሩ በጨረቃ ከባቢ በመብረር ከላይ ይጠብቃቸው ስለነበር ጨረቃን አልረገጠም። ይህ ድርጊት በፕሬዘደንት ኬኔዲ \"የሰወች ልጅን ጨረቃ ላይ አሳርፎ በሰላም መመለስ\" አላማ ያሳካ ነበር። የአፖሎ 11 ሚሲዮን ወደ ጠፈር ሲመነጠቅ በሚሊዮን የሚቆጠሩ ሰወች በአለም ዙሪያ በቴለቪዥናቸው ተመልክተውታል። ይህን ሚሲዮን ይዞ የተጓዘው ሮኬት ሳተርን ፬ ሲባል ችቦው እየተንቀለቀለ ወደ ሰማይ ጉዞ የጀመረው ኬኔዲ ጠፈር ማዕከል፣ 1961 ዓ.ም. ነበር። ."} {"id": "16853", "contents": "ላንቴኖይድ በንጥረ ነገሮች ሠንጠረዥ ውስጥ አቶማዊ ቁጥራቸው ከ57 እስከ 71 የሆኑትን 15 ንጥረ ነገሮች (ከላንታነም እስከ ሉቴቲየም ማለት ነው) የያዘ ምድብ ነው። የጥንተ፡ንጥር ጥናት (ኬሚስትሪ)"} {"id": "20357", "contents": "እንደ አባት ስቆ እንደ ንጉስ አውቆ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20363", "contents": "እንደ እንቁላል ድፍን እንደ መረብ ሽፍን የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20369", "contents": "እንደ ንብ ቀስሞ እንደ ወጥ ቀምሞ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20375", "contents": "እንደ ውሌ ደጃዝማች ባሌ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "16919", "contents": "ፈረስ ሲያጠብቅ ልጓም አይለቀቅ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "18671", "contents": "ጀኒፌር ሄሕ (እ.አ.አ. 1968) ታዋቂ አሜሪካዊት ደራሲ ነች። በዋናነት እንግሊዝኛ: Mrs. Kimble በተሰኘው ስራዋ ትታወቃለች። ‎የአሜሪካዊ ደራሲያን ዝርዝር (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "17927", "contents": "ተንኮለኛ ተሰባብሮ ተኛ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20393", "contents": "እንዳትበላ ለጎሟት እንዳትሄድ ቀየዷ ት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "17951", "contents": "ተዋርዶ ከማግኘት ኮርቶ ማጣት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "17963", "contents": "ተደርቦ መጣላት ስራ ማጣት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "16949", "contents": "ፈርተው ድንጋይ ቢጥሉ ጅብ ወጣ ከዱሩ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "16955", "contents": "ፈስ ያለበት ዝላይ አይችልም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ቂጡን የተወጋ ውሻ እንደልቡ አይጮህም"} {"id": "16961", "contents": "ፈጅቶ ከሚያጠግበኝ እስኪበርድ ይራበኝ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ጊዜያዊ ጥጋብን ከማግኘት...ትንሽ መቆየት"} {"id": "20831", "contents": "ዘመድና ዋንጫ እያለቀሰ ይመጣ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዘመድና ዋንጫ እያለቀሰ ይመጣ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20837", "contents": "ዘመድን የሚወጉበት ጦር ጅንፎው አይለቀቅም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዘመድን የሚወጉበት ጦር ጅንፎው አይለቀቅም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20459", "contents": "እውር ምን ይሻል ብርሀን ነጋዴ ምን ይሻል መዳን የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20477", "contents": "እውርን እውር ቢመራው ተያይዞ ገደል የአማርኛ ምሳሌ ነው። እውርን እውር ቢመራው ተያይዞ ገደል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20483", "contents": "እውነት ትዘገያለች እንጂ አትቀርም የአማርኛ ምሳሌ ነው። እውነት ትዘገያለች እንጂ አትቀርም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "18023", "contents": "ላም ባልዋለበት ኩበት ለቀማ የሹመት ንቅዘትን ያሳያል። «ሲሾም ያልበላ ሲሻር ይቆጨዋል» - ደበበ ኃ/ጊዮርጊስ፣ «አዲሱ የምሳሌያዊ አነጋገር»"} {"id": "18029", "contents": "ተፈጣሪ ይበልጣል ቂጥ ጫሪ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "18059", "contents": "የኢትዮጵያ ታሪክ፡ ኑብያ አክሱም ዛጉዬ በተክለ ጻድቅ መኩሪያ የተደረሰ እንዲሁም በ[[ትንሳኤ ዘጉባኤ ማተሚያ ቤት በ1951 ዓ.ም. የታተመ መጽሐፍ።"} {"id": "18089", "contents": "የኢትዮጵያ ታሪክ፡ ኑብያ አክሱም ዛጉዬ በተክለ ጻድቅ መኩሪያ የተደረሰ እንዲሁም በ[[ትንሳኤ ዘጉባኤ ማተሚያ ቤት በ1951 ዓ.ም. የታተመ መጽሐፍ።"} {"id": "18095", "contents": "ጥር ፳፭፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻፵፭ ኛው ዕለት ሲሆን፤ የበጋ ወቅት ፴ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፪፻፳፩ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፪፻፳ ቀናት ይቀራሉ። ፲፰፻፺፫ ዓ/ም ከረጅም ዘመናት የብሪታንያ ንግሥትነትና የሕንደኬ ንግሥተ ነገሥትነት በኋላ ያረፉት ቪክቶሪያ በዚህ ዕለት ተቀበሩ። ፲፱፻፶፪ ዓ/ም - የብሪታንያው ጠቅላይ ሚኒስትር በደቡብ አፍሪካ ከተማ፣ ኬፕ ታውን ላይ ‘የለውጥ ነፋስ’ (Wind of Change) በመባል የሚታወቀውን ንግግር አደረጉ። ይህ ታሪካዊ ንግግር የብሪታንያን የቅኝ ገዥነት የታሪክ ምዕራፍ መዘጊያነቱን ያበሠረ ንግግር ነበር። ፲፱፻፷፫ ዓ/ም - በኡጋንዳ ኢዲ አሚን በተፈነቀሉት ሚልተን ኦቦቴ ምትክ የአገሪቱ መሪ ሆኑ። ፲፱፻፹፪ ዓ/ም የአፓርታይዳዊዋ ደቡብ አፍሪቃ ፕሬዚደንት ደ ክለርክ ለሠላሳ ዓመታት በሕግ ተከልክሎ የነበረውን የአፍሪቃ ብሔራዊ ምክር ቡድን (African National Congress) ሕጋዊ መሆኑንና በወቅቱ በእሥራት ላይ የነበሩትን ኔልሰን ማንዴላ እንደሚፈቱ አስታወቁ። ፲፰፻፹፰ ዓ/ም - ወረሂመኑ ተንታ ላይ ልጅ ኢያሱ ከአባታቸው ከራስ ሚካኤል (በኋላ ንጉሥ) እና ከእናታቸው ከወይዘሮ ሸዋረጋ ምኒልክ (የዳግማዊ ምኒልክ ልጅ) ተወለዱ። ^ ጳውሎስ ኞኞ፣ ዳግማዊ አጤ ምኒልክ፣(፲፱፻፹፬ ዓ/ም)ገጽ ፬፻፵፫ (እንግሊዝኛ) http://en.wikipedia.org/wiki/February_2"} {"id": "20567", "contents": "እጅግ ብልሀት ያደርሳል ከሞት የአማርኛ ምሳሌ ነው። እጅግ ብልሀት ያደርሳል ከሞት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "18227", "contents": "ዋሻ ተፈጥሯዊ የሆነ እና በመሬት መቦርቦር የተፈጠረ ክፍተት ነው። ይህ ክፍተት ዋሻ ለመባል ቢያንስ ሰው የሚያስገባ መጠን ሊኖረው ይገባል። ሥነ-ዋሻ (Speleology) የሚባለው የሳይንስ ዘርፍ በዋነኛነት እንደ ዋሻ ያሉ ክፍተቶች እና አካባቢያቸውን ያጠናል። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "20981", "contents": "የለጋስ ምስክሩ መስጠቱ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የለጋስ ምስክሩ መስጠቱ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20987", "contents": "የላይ አልጋ የውስጥ ቀጋ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የላይ አልጋ የውስጥ ቀጋ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "18893", "contents": "ሚያዝያ ፮፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪፻፲፮ኛው ዕለት ሲሆን፤ የፀደይ (በልግ)ወቅት ፲፩ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፻፶ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፻፵፱ ቀናት ይቀራሉ። ፲፰፻፷ ዓ/ም - የፋሲካ ማግሥት ዕለት መቅደላ አምባ ላይ የዓፄ ቴዎድሮስ ሠራዊት እና በሎርድ ኔፒዬር የተመራው የእንግሊዝ ሠራዊት ጦርነት ገጥመው፣ ድሉ የእንግሊዞች ሆነ። ንጉሠ ነገሥቱ ዓፄ ቴዎድሮስ በእንግሊዞች እጅ ከመውደቅ እራሳቸውን ማጥፋትን መርጠው ሽጉጣቸውን ጠጥተው ሞቱ። ቀብራቸው በመቅደላ መድኀኔ ዓለም ቤተ ክርስቲያን ተከናወነ። ፲፱፻፳፰ ዓ/ም - በሰሜን ኢትዮጵያ በኩል የገባው፤ በማርሻል ፒዬትሮ ባዶሊዮ የሚመራው የፋሺስት ኢጣልያ ሠራዊት በዚህ ዕለት ደሴን በቁጥጥሩ ሥር አዋለ። ፲፱፻፷፮ ዓ/ም - የኢትዮጵያ አብዮት ከተጀመረ በኋላ ንጉሠ ነገሥቱ ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴየልጅ ልጃቸው ልዑል ዘርዓ ያዕቆብ ተጠባባቂ/ምክትል አልጋ ወራሽ እንደሆኑ በይፋ አስታወቁ። ፲፱፻፸፩ ዓ/ም - የኡጋንዳው አምባ ገነን ኢዲ አሚን ከተገለበጠ በኋላ ዩሱፍ ሉሌ የአገሪቱ አዲስ ፕሬዚደንት በመኾን ቃለ መሀላቸውን ፈጸሙ። ፲፰፻፷ ዓ/ም - የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት ዓፄ ቴዎድሮስ ከእንግሊዝ ሠራዊት ጋር መቅደላ አምባ ላይ ጦርነት ገጥመው ሲሸነፉ በጠላት እጅ ከመውደቅ በገዛ ሽጉጣቸው እራሳቸውን ገደሉ።ቀብራቸውም በመቅደላ መድኀኔ ዓለም ቤተ ክርስቲያን ተከናወነ። (እንግሊዝኛ) http://www.nytimes.com/2011/04/16/opinion/16iht-oldapril16.html?_r=1&scp=4&sq=abyssinia&st=nyt (እንግሊዝኛ) http://www.thepeoplehistory.com/april14th.html መርስዔ ኀዘን ወልደ ቂርቆስ፣ ዕለታዊ የታሪክ ድርጊት - የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን የመጀመሪያው ፓትረያርክ (፲፱፻፶፩ ዓ/ም) (እንግሊዝኛ)"} {"id": "18917", "contents": "ሚያዝያ ፱፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪፻፲፱ኛው ዕለት ሲሆን፤ የፀደይ (በልግ)ወቅት ፲፬ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፻፵፯ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፻፵፮ ቀናት ይቀራሉ። ፲፭፻፴፬ ዓ/ም - በግራኝ መሀመድ እና በብርቱጋል ሠራዊት መኻል ብርቱ ጦርነት ተካሄደ። ብዙ ሰዎች በጥይት ቀኦሰሉ፣ ሞቱ። ፲፱፻፷፩ ዓ/ም - የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት መንግሥት ለሚቀጥለው ዓመት የወጪ እቅድ (Budget) ፮ መቶ ፴፫ ሚሊዮን የኢትዮጵያ ብር እንደሚሆን ይፋ አደረገ። ፲፱፻፷፮ ዓ/ም - በኢትዮጵያ አብዮት ትግል ድሬ ዳዋ ላይ ፖሊሶች በሰላማዊ ሰልፈኞች ላይ ተኩስ ከፍተው ስድስት ሰዎችን አቆሰሉ። በምጽዋ እና አስመራ የባሕር ወደብ እና የምድር ባቡር ሠራተኞች አድማቸውን ጀመሩ። መርስዔ ኀዘን ወልደ ቂርቆስ፣ ዕለታዊ የታሪክ ድርጊት - የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን የመጀመሪያው ፓትረያርክ (፲፱፻፶፩ ዓ/ም) (እንግሊዝኛ) P.R.O., FCO 371/536 Annual Review of 1969 (እንግሊዝኛ) P.R.O., FCO 371/1829 ANNUAL REVIEW FOR ETHIOPIA FOR 1974"} {"id": "9299", "contents": "1883 አመተ ምኅረት መስከረም 3 ቀን ሀራሬ (አሁን የዚምባብዌ ዋና ከተማ) በ[[እንግሊዝ ወታደሮች ተሠርቶ ምሽግ ሆኖ ስሙ 'ፎርት ሳሊስቡሪ' ተባለ። ጥቅምት 9 ቀን - ዊንድሁክ ከተማ በጀርመኖች ተሠራ። መስከረም ፭ ቀን - እንግሊዛዊቷ ደራሲ አጋታ ክሪስቲ፣ ቶርኪ በምትባል ከተማ ተወለደች። የካቲት ፲ ቀን - ታላቁ ደራሲና ጠቅላይ ሚኒስትር የነበሩት ራስ ቢትወደድ መኰንን እንዳልካቸው ተወለዱ። ኅዳር ፲፫ ቀን - በሁለተኛው የዓለም ጦርነት የአገራቸውን የነጻነት ትግል በመምራት፤ ከነጻነትም በኋላ በፕሬዚድንትነት ያገለገሉት ፈረንሳዊ ጄነራል ሻርል ደ ጎል"} {"id": "18449", "contents": "1 እሽመ-ዳጋን ከ1688 እስከ 1678 ዓክልበ. ('ኡልትራ አጭሩ' አቆጣጠር) የአሦር ንጉሥ ነበረ። አባቱ 1 ሻምሺ-አዳድ የአሦር ንጉሥ እየሆነ፣ ልጁን እስመ-ዳጋንን በኤካላቱም ዙፋን ላይ አስቀምጦት ነበር። ታናሹ ወንድሙ ያስማሕ-አዳድ ደግሞ የማሪን ዙፋን ተቀበለው። በባቢሎን ንጉሥ ሃሙራቢ 17ኛው አመት (በ1688 ዓክልበ.) 1 ሻምሺ-አዳድ እንደ ሞቱ ልጁም እሽመ-ዳጋን የአሦርን መንግሥት እንደ ወረሰው ይታወቃል። በዘመኑ መጀመርያ፣ የሑራውያን ቱሩኩ ጎሣ አለቃ ሊዳይ ጽኑ አመጽ በሹሻራ አገር አስነሣሣ። ክፍላገሩ በተለይ ተራራማ ስለ ሆነ፣ እሽመ-ዳጋን የአሦርን ሠራዊት ሹሻራን እንዲተው አደረገ። ከዚያ ግን ኡታን አገር አሸነፈ። በተሸነፈው አገር በኡታ ሥልጣኑን ለመጠብቅ፣ ወንድሙን ያስማሕ-አዳድ ከማሪ ወደ ኡታ እንደራሴነት አዛወረው። በስደት የኖረው የማሪ ቀድሞ ንጉስ ዚምሪ-ሊም በዚያ ዕድሉን አገኝቶ ማሪን ከያስማሕ-አዳድ ነጥቆ ወደ ዙፋኑ ተመለሰ። በእሽመ-ዳጋን ዘመን፣ አሦር ከማሪ፣ ከኤሽኑና እና ከኤላም ጋራ ጦርነት ያደርግ ነበር። ስለዚህ እሽመ-ዳጋን ከበፊቱ ጠላቶች ከቱሩኩ ሕዝብ ጋር የስምምነት ውል አደረገ። የቱሩኩ አለቃ ዛዚያ ሴት ልጅ ለእሽመ-ዳጋን ወንድ ልጅ ለሙት-አሽኩር ታጨች። በዚህ ወቅት ደግሞ የባቢሎን ሃይል እየበረታ አሦር ከባቢሎን ወዳጅነት ተጠቀመ። ሆኖም እሽመ-ዳጋን የአባቱን ግዛት በሙሉ ሊጠብቅ አልተቻለውም። በመጨረሻ ግዛቱ የኤካላቱም፣ አሹርና ነነዌ ከተሞች ዙሪያ ብቻ ያጠቅልል ነበር። በማሪ ጽሑፎች እንደሚዘገብ፣ በዚምሪ-ሊም 9ኛው አመት (በ1679 ዓክልበ.)፣ ኤላማውያን እሽመ-ዳጋንን ከአገሩ አባረሩትና ወደ ባቢሎን ሸሸ። በዚያ በጽናት ታመመ። እሽመ-ዳጋን ማዕረጉን በይፋ ቢጠብቅም የሃሙራቢን ሥልጣን እንዲቀብል ተገደደ። በዝምሪ-ሊም 11ኛው አመት እሽመ-ዳጋን ዙፋኑን ለልጁ ለሙት-አሽኩር እንደ ተወው ይታወቃል። ሙት-አሽኩር ይቅርና ብዙ ሌሎች ሰዎች ዙፋኑን ለመያዝ ሞከሩ። ከነዚህም አሹር-ዱጉል አገሩን ለጥቂት አመት እንዲገዛ በቃ። የአሦር ነገሥታት ዝርዝር እሽመ-ዳጋን ለ40 አመት እንደ ነገሠ ሲል፣ አሁን ከሃሙራቢ ፲፯ኛው እስከ ዝምሪ-ሊም ፲፩ ኛው ዓመት መግዛቱ ስለሚታወቅ፣ ዘመኑ ፲፩ ዓመታት ብቻ እንደ ቀረ ማለት እንችላለን። ባለፈው ቅርብ ጊዜ ደግሞ (1995 ዓ.ም.) ተጨማሪ ሰነዶች በካነሽ (በዛሬው ቱርክ) በመገኘታቸው የዚሁ ዘመን «ሊሙ ስሞች» ማወቅ ትችሏል። የያንዳንዱ አሦራዊ ዓመት ስም ለዚያ ዓመት የተሾመው የሊሙ ስም ነበረ። ከዚህ በታች የዓመቱ ሊሙ እና የሊሙ አባት ስም እንደ ኡልትራ አጭር አቆጣጠር ይዘርዝራሉ። 1688 ዓክልበ."} {"id": "19115", "contents": "ሳን ሆዜ ቺናንተኪያ(እስፓንኛ፦ San José Chinantequilla) የሜክሲኮ፣ ወሓካ መንደር ነው። 463 ኗሪዎች አሉበት። መንደሩ 17°18′ ሰሜን ኬክሮስ እና 95°59′ ምዕራብ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል።"} {"id": "19193", "contents": "ማናቸውም የስብስብ A አባላት የስብስብ B አባላት ከሆኑ፣ A የ B ታህታይ ስብስብ ነው እንላለን። ሲጻፍ A ⊆ B ( ሲነበበ A ስብስብ B ውስጥ ይገኛል)። በዚህ ትይዩ እንዲህ በለንም መጻፍ እንችላለን B ⊇ A, ሲነበብB የA ላዕላይ ስብስብ ነው ወይም B ስብስብ Aን ይጠቀልላል። A የB ታህታይ ስብስብ ሆኖ ነገር ግን ሁለቱ ስብስቦች እኩል ካልሆኑ , A የB ደንበኛ ታህታይ ስብስብ ይሰኛል፣ በሒሳብ ምልክት ሲጻፍ A ⊂ B። ሌሎች ደራሲያን ይህን ምልከት A ⊊ B ይጠቀማሉ። ስብስብA የስብስብB ታህታይ ስብስብ ነው ምሳሌ፡ የሁሉ ወንዶች ስብስብ የሁሉ ሰወች ስብስብ ታህታይ ስብስብነው። {1, 3} ⊊ {1, 2, 3, 4}. {1, 2, 3, 4} ⊆ {1, 2, 3, 4}. ባዶ ስብስብ የማናቸውም ስብስብ ታህታይ ስብስብ ነው። ሁሉም ስብስብ በበኩሉ የራሱ ስብስብ ታህታይ ስብስብ ነው። ∅ ⊆ A. A ⊆ A. ሁለት ስብስቦች እኩል እንደሆኑ ለማረጋገጥ የሚያገለግል መምሪያ ሐሳብ ይኼ ነው፦ ሁለት ስብስቦች A = B እኩል የሚሆኑት A ⊆ B እና B ⊆ A ሲሆኑና ሲሆኑ ብቻ ነው።"} {"id": "19223", "contents": "ኢራቅ የአለም ባንዲራዎች ሰንደቅ ዓላማ (ይህ ባንዲራዎች ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "22979", "contents": "አስማተ ጳጳሳተ ኢትዮጵያ ከአቡነ ፍሪምናጦስ ጀምሮ እስከ 1850ዎቹ ድረስ የነበሩትን የኢትዮጵያ ፓትሪያርኮች የሚዘረዝር ጽሑፍ ነው። በ1864 ተደርሶ በ1891 የታተመው ይህ ዝርዝር ከስር ቀርቧል። በዚያውም ግዕዝና የአማርኛ ሥነ ጽሑፍም አካቶ ይዟል።"} {"id": "22991", "contents": "ግንቦት ፴ ቀን፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪፻፸ኛው ዕለት ሲሆን፤ የፀደይ (በልግ)ወቅት ፷፭ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፺፮ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፺፭ ቀናት ይቀራሉ። ፲፰፻፴፮ ዓ/ም - የወጣት ወንዶች ክርስቲያናዊ ማኅበር፣ ወ. ወ. ክ. ማ. (YMCA) በሎንዶን ተመሠረተ። ፲፰፻፸፬ ዓ/ም - ከዓረብ ባሕር ላይ የተነሳ ታላቅ አውሎ ነፋስ ያስከሰተው ማዕበል ከመቶ ሺ በላይ የሚቆጠሩ የቦምቤይ (የአሁኗ ሙምባይ) ከተማ ነዋሪዎችን ሕይወት አጥፍቷል። ፲፱፻፴፫ ዓ/ም - አዲስ ዘመን በሚለው መጠሪያ የሚታወቀው ብሔራዊ ጋዜጣ በይፋ ሥራ ጀመረ። የጋዜጣው ሥያሜ ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ከጠላት ወረራ በኋላ ሚያዝያ ፳፯ ቀን ፲፱፻፴፫ ዓ/ም በድል አድራጊነት ሲገቡ «ይህ የአዲሲቷ ኢትዮጵያ የአዲስ ዘመን መጀመሪያ ነው» ማለታቸውን መሠረት ያደርጋል። ፲፯፻፲፭ ዓ/ም - በዓለም የታወቀው የምጣኔ ሀብት ጥናት ሊቅ፤ የስኮትላንድ ተወላጁ አዳም ስሚዝ (Adam Smith) በዚህ ዕለት ተወለደ። ፭፻፴ ዓ/ም - የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት ዓፄ ካሌብ አረፉ። (እንግሊዝኛ) http://en.wikipedia.org/wiki/June_7"} {"id": "21881", "contents": "ይህ አንበሳ ደም ደም አገሳ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ይህ አንበሳ ደም ደም አገሳ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22331", "contents": "የስኮትላንድ ጋይሊክኛ (Gàidhlig /ካሊክ/) በስኮትላንድ የሚነገር ቋንቋ ሲሆን የኬልቲክ ቋንቋዎች አባል ነው። አሁን በስኮትላንድ ውስጥ 60,000 ያሕል ተናጋሪዎች አሉ፤ ይህም ከሕዝቡ ብዛት 1 ከመቶ ብቻ ነው። ቋንቋው ከአይርላንድኛ ጋር ቅርብ ዝምድና አለው። ዛሬ ግን አብዛኛው የስኮትላንድ ኗሪዎች እንግሊዝኛ (በተለይ ስኮትኛ) ይናገራሉ። (ይህ ቋንቋ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) የየስኮትላንድ ጋይሊክኛ ውክፔዲያ አለ!"} {"id": "21377", "contents": "የት ትሂጃለሽ ቢሏት በታክሲ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የት ትሂጃለሽ ቢሏት በታክሲ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21389", "contents": "የነቶሎ ቶሎ ቤት ግድግዳው ሰንበሌጥ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የነቶሎ ቶሎ ቤት ግድግዳው ሰንበሌጥ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21905", "contents": "ይመታሉ የሚጠሉ ይመስል ይስማሉ የሚወዱ ይመስል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ይመታሉ የሚጠሉ ይመስል ይስማሉ የሚወዱ ይመስል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21911", "contents": "ይሰጣል መስሎ ይሸጣል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ይሰጣል መስሎ ይሸጣል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21917", "contents": "ይበላ እንደ ቤቱ ይሰራ እንደ ጉልበቱ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ይበላ እንደ ቤቱ ይሰራ እንደ ጉልበቱ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "23021", "contents": "አሮጌ ግምብ ባህር ዳር ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን ውስጥ የሚገኝ ቁመቱ ከ8-9 ሜትር የሚደርስ ህንጻ ነው። ባህር ዳር ጊዮርጊስ ይህ ህንጻ የሚገኝበት ደብር ስም ብቻ ሳይሆን እስከ 1950ዎቹ ድረስ የባህር ዳር ከተማ ይታወቅበት የነበር ስም ነው። አሮጌ ግምብ በዓፄ ሱሰንዮስ ዘመን በጀስዊቱ ፔሮ ፔዝ እንደተሰራ ሲገመት የፋሲል ግቢ ህንጻዎችን በሚያስታውስ መልኩ ሁለት ፎቅ ያለው ሲሆን ቢያንስ ቢያንስ 400 አመት እንደሚሞላው ይገመታል። http://wikimapia.org/#lat=11.5952735&lon=37.3889382&z=19&l=0&m=b የባህርዳር ጊዮርጊስ ካርታ ^ John Jeremy Hespeler-Boultbee, A Story in Stones: Portugal's Influence on Culture and Architecture in the Highlands of Ethiopia 1493-1634,CCB Publishing ገጽ 102 (2006) ^ Philip Briggs, Brian Blat፣ Ethiopia ፤ Legoprint SpA, Italy(2009)ገጽ 198"} {"id": "21935", "contents": "ይውደደኝ የጀርባዪ ቅማል አለች አንዷ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ይውደደኝ የጀርባዪ ቅማል አለች አንዷ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "23093", "contents": "መድሃኔ አለም ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ከአለት የተፈለፈ ቤተ ክርስቲያን ነው።"} {"id": "21953", "contents": "ደም ቢያለቅሱ ድንጋይ ቢነክሱ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ደም ቢያለቅሱ ድንጋይ ቢነክሱ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21959", "contents": "ደሞዝተኛ አርፈህ ተኛ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ደሞዝተኛ አርፈህ ተኛ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21965", "contents": "ደስታና መከራ ቀኝና ግራ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ደስታና መከራ ቀኝና ግራ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21983", "contents": "ደጃፉን ጥሎ በጓሮ ይመጣል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ደጃፉን ጥሎ በጓሮ ይመጣል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21989", "contents": "ደግ አባት እርስት ያቆማል ክፉ አባት እዳ ያቆያል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ደግ አባት እርስት ያቆማል ክፉ አባት እዳ ያቆያል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22001", "contents": "ደፋርና ጭስ ዝዋይ ገቡ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ደፋርና ጭስ ዝዋይ ገቡ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22007", "contents": "ዱቄት ባመድ ይስቃል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዱቄት ባመድ ይስቃል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22019", "contents": "ዳር ዳር ያለ በመሀል የከበረ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዳር ዳር ያለ በመሀል የከበረ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22043", "contents": "ዳኛ የወል ምሰሶ የመካከል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዳኛ የወል ምሰሶ የመካከል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22055", "contents": "ዳኞች ከመረመሩ ይገኛል ነገሩ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዳኞች ከመረመሩ ይገኛል ነገሩ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22505", "contents": "የማኦ-ኮሞ ልዩ ወረዳ ህዝቦች ዴሞክራሲያዊ አንድነት ንቅናቄ የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲ ነው።"} {"id": "22511", "contents": "የሸኮና አካባቢው ሕዝብ ዲሞክራሲያዊ ድርጅት የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲ ነው።"} {"id": "22517", "contents": "የአርጎባ ሕዝብ ዲሞክራሲያዊ ድርጅት የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲ ነው። == ሊቀመንበር == አቶ አብዱቃድር መሀመድ"} {"id": "23171", "contents": "ገር ስላሴ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ከአለት የተፈለፈ ቤተ ክርስቲያን ነው።"} {"id": "23177", "contents": "ጎባ ዋሻ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ከአለት የተፈለፈ ቤተ ክርስቲያን ነው።"} {"id": "23183", "contents": "ፊንጃል ጊዮርጊስ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ከአለት የተፈለፈ ቤተ ክርስቲያን ነው።"} {"id": "19901", "contents": "አዕላፍ"} {"id": "19907", "contents": "ጄረሚ ቤንታም (15 የካቲት 1748–6 ሐምሌ 1832) የነበረ እንግሊዛዊ ፈላስፋ፣ ሕግ ተማሪ፣ እና ማህበረሰብ አዳሽ ነበር። በአሁኑ ዘመን ጠቃሚያዊነት (ዩትልተሪያኒዝም) እና የእንስሳት መብት ጀማሪ ተብሎ ይታወቃል። ቤንታም የለዘብተኝነት (ሊብራሊዝም) ዋና ተሟጋች እንደሆነ ግንዛቤ አለ። ቤተ እምነትና መንግስት እንዲለያዩም ይደግፍ ነበር። የሴቶች እኩልነት፣ የመፋታት መብት፣ የባርነት መቅረትን፣ የሞት ፍርድ መቅረትን፣ ተጨባጭ የሰውነት ቅጣት መቅረትን፣ የአንድ አይነት ጾታ ግንኙነት ወንጀል መሆን መቆምን፣ ፓንቶኮፖን የሚባለውን የእስር ቤት አይነት ስራን፣ የመናገር ነጻነትን የወልድ ብድርንና ባጠቃላይ መልኩ ዘመናዊ ለዘብተኞች የሚድገፏቸውን አቋሞች ይደግፍ ነበር። ተማሪወቹ፣ ጆን ስቱዋርት ሚል እና ሶሺያሊዝምን የፈለሰፈው ሮበርት ኦወን የለዘብተኝነት ርዕዮተ አለሙን በማስፋፋት ስሙን እንዲገን አስተዋጽዖ አድርገዋል። ቤንታም ለግለሰብና ለኢኮኖሚክ ነጻነት ተሟጋች ነበር። ባጠቃላይ መልኩ ቤንታም በዘመናዊ አስተያየቶች ላይ በራሱ ስራና በተማሪወቹ (ለምሳሌ ስቱዋርት ሚል እና ሶሺያሊዝምን ፈጣሪው ሮበርት ኦን)ከፍተኛ ተፅዕኖ ያደረገ ሰው ነበር። ስለሆነም በብዙዎች ዘንድ እንደሚታመነው በታሪክ ዋናው የጠቃሚያዊነት ፍልስፍና አራማጅ ይሄው ሰው ነው።"} {"id": "19913", "contents": "ኤድመንድ ጉስታቭ አልብሬክት ሁሠርል (ሚያዚያ 8, 1859 እ.ኤ.አ. – April 26, 1938 እ.ኤ.አ.) ኦስትሪያ ተወልዶ ጀርመን ያረፈ ፈላስፋና የሥነ ክስተት (ፌኖሜኖሎጂ) መስራች ነበር። በጊዜው ይሰራበት የነበረውን የፖዚቲቪስት አስተሳሰብ በመካድ ተመክሮ የሁሉ ዕውቀት ምንጭ ነው በማለት የራሱን ፍልስፍና ያራመደ ሰው ነበር። ሁሠርል ከካርል ዌይስትራስ ሂሳብ በመማር ዶክትሬት ያገኘ ሲሆን ፍልስፍናም እንዲሁ አጥንቷል። ከዚያም የፍልስፍና አስተማሪ ሆኖ ሰርቷል። ሁሠርል በምናባዊ ክስተትና በተጨባጭ አለም ክስተት መካከል ያለው ልዩነት ትኩረት (ኢንቴንሺናሊቲ) እንደሆነ አስረድቷል። በሁሠርል አስተያየት ማናቸውም የአዕምሮ ስራወች ትኩረት አላቸው ማለትም ማናቸውም እምነቶች ወይም ፍላጎቶች ወይንም ሃሳቦች ስለ አንድ ነገር ወይም ስሌላ ነገር ነው። ያ ነገር ትኩረታቸው ነው። ነገር ግን ተጨባጩ አለም እንዲህ ያለ ትኩረት የለውም። በሌላ በኩል ሁሠርል በደንበኛና ደንበኛ ያልሆነ አቀራረብ ባላቸው የነገር አቀርቦት ላይ ጽፏል። ለምሳሌ አንድ ቤት ፊት ለፊት የቆመ ሰው ቤቱን በደንበኛ አቀራረብ ይገነዘባል። በተጻራሪ ከሌላ ቦታ ሆኖ አድራሻ ሲጠይቅ እዚህ እዚህ ቦታ ላይ ይገኛል ሲሉት «ደንበኛ ያልሆነ» አቀራረብ በማለት ይተነትናል።"} {"id": "22679", "contents": "ችፍርግ (Gomphocarpus stenophyllus) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው። በአንዳንድ ምንጭ, ሌላ ዝርያ ጋርዳ ወይም Sida schimperiana ደግሞ «ችፍርግ» ተብሏል። ደጋ ወይና ደጋ"} {"id": "30827", "contents": "እግረኛ የውሰደውን ፈረሰኛ አይመልሰውም የአማርኛ ምሳሌ ነው። እግረኛ የውሰደውን ፈረሰኛ አይመልሰውም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22691", "contents": "ኣምባሩድ (Solanum betaceum) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።"} {"id": "22697", "contents": "ኣቆራርጪኝ Ajuga integrifola ወይም አቆራራጭ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው። ሌላው ዝርያ Salvia tiliifolia ድግሞ «አቆራራጭ» ተብሏል። የቅጠሎቹ ውጥ በተቅማጥ ላይ ይጠቀማል፣ እንዲሁም ለእግሮች ማበጥና ለደም ግፊት። ውጡ በጣም መራራ ስለ ሆነ፣ ከማር ተቀላቅሎ ሕጻናትን ጡት ለማስወጣት ተጠቅሞዋል። በ1976 እ.ኤ.አ. በአለማያ ኮሌጅ እርሻ እንደ ተገኘ ተመዘገበ። ^ አማራ ጌታሁን - SOME COMMON MEDICINAL AND POISONOUS PLANTS USED IN ETHIOPIAN FOLK MEDICINE March 1976 እ.ኤ.አ."} {"id": "22703", "contents": "ኣናሺሎዝ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።"} {"id": "22709", "contents": "ኣውጥ (Solanum nigrum) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።"} {"id": "22727", "contents": "እንስላል ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው። «እንስላል» ልዩ ልዩ ዝርያዎች ሊሆን ይችላል። ይህ መለያየት ይፈልጋል። Anethum graveolens Foeniculum vulgare Pimpinella anisum Cuminum cyminum (ከሙን) እነዚህም ሁሉ በሰፊው ሲለሪ አስተኔ የሆኑት ልዩ ልዩ ወገኖች ናቸው። {{ እንስላል ከብዙ የምግብ ዝግጅቶች ጋር አብሮ መግባት የሚችልና ለልዩልዩ ነገሮች ጥቅም ያለው ሲሆን ከእንሳላል ሻይ መስራት ይቻላል። ይህ የእንስላል ሻይ በተለይ ለአራስ የእናት ጡት ወተትን የማብዛት ብቃት ያለው ሲሆን ለህፃናትም ከ፮ ወር በላይ ለሆኑ የእንስላል ሻይ ቢጠጡ ለሆድ መልካም ነው። }}"} {"id": "22739", "contents": "ኧህብ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።"} {"id": "22763", "contents": "የሰይጣን ዱባ ኢትዮጵያና በአለም ውስጥ የሚገኝ ዱባ ነው። ባብዛኛው ይህ ከCucurbita pepo ይበቅላል፣ ያውም ዝርያ በልዩ ልዩ አይነቶች ደግሞ ቢጫ ዱባና ዙኪኒ ያስገኛል። በእንግሊዝኛው አለም፣ ዱባው ውስጡ እንደ ቡርቡር ቅል ባዶ ተደርጎ አስፈሪ መልክ ተቀርጾበት እንደ ሻማ ማስቀመጫ መደረጉ ከ19ኛው ክፍለ ዘመን ጀምሮ በተለይ የልጆች ልማድ ሆነ። ከ1850 ዓም በኋላ፣ ይሄ ልማድ «ሃሎዊን» («የሙታን ዋዜማ») የተባለውን ከአረመኔነት የቆየ ጥንታዊ በዓል ለማክበር መጣ። ፍሬው «የሰይጣን ዱባ» መባሉ ከዚያ ሆነ።"} {"id": "22775", "contents": "ደወኒ ግራር (Vachellia tortillis) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።"} {"id": "22781", "contents": "ድንገተኛ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው። Taverniera abyssinica የድንገተኛ በሽታ መድኃኒት። የትኩሳት መድኃኒት ይባላል። እንዲሁም ለማስታወክና ተቅማጥ ሥሩን መኘካት ተዘግቧል። ድንገተኛ Taverniera abyssinica ስመ እጽዋት Ethiopian Plant Names ኣበራ ሞላ By Aberra Molla Botanical Remedies: Dingetegna (taverniera Abyssinica) The impending extinction of dingetegna plant in Ethiopia By Fekadu Fullas ^ የዘጌ ልሳነ ምድር ባህላዊ መድሃኒት ጥናት 1999 ዓም ከጥላሁን ተክለሃይማኖት፣ ሚሩጸ ጊዳይ፣ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ"} {"id": "22787", "contents": "ጃምቦ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።"} {"id": "22793", "contents": "ጊሜ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።"} {"id": "22799", "contents": "ጎመንዘር (Brassica carinata) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።"} {"id": "22805", "contents": "ጠዬ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።"} {"id": "22817", "contents": "ጽጌ ረዳ (Rosa) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ አበባ ተክል ወገን ነው።"} {"id": "22823", "contents": "ቱፋህ ወይም ቱፋሕ ገረብ በኢትዮጵያና በሌሎች አገራት የሚገኝ ዛፍ ነው። ፍራፍሬው ደግሞ ፖም፣ ቱፋህ ወይንም አፕል ይባላል።"} {"id": "22829", "contents": ""} {"id": "31037", "contents": "[[File:|250px| right| thumb|2 አሹር-ናሲር-ፓል]] 2 አሹር-ናሲር-ፓል ከ እስከ ዓክልበ. የአሦር ንጉሥ ነበረ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31271", "contents": "'አይድ ሩዋድ የ አየርላንድ ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31049", "contents": "3 አሹር-ኒራሪ ከ1209 እስከ 1203 ዓክልበ. የአሦር ንጉሥ ነበረ። በአሦር ነገሥታት ዝርዝር ዘንድ፣ ዘመኑ ለ፮ አመታት ነበረ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "41069", "contents": "22 September በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) በዘመነ ማቴዎስ፣ በዘመነ ማርቆስና በዘመነ ሉቃስ መስከረም 12 ቀን ማለት ነው። በዘመነ ዮሐንስ ግን (ዘመነ ሉቃስ የሥግር ዓመት በመሆኑ) መስከረም 11 ቀን ላይ ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "41081", "contents": "ቫኑአቱ በሰላማዊ ውቅያኖስ የሚገኝ የደሴቶች አገር ነው። ዋና ከተማው ፖርት ቪላ ነው። እነዚህ ደሴቶች ላይ ልዩ ልዩ ትንግርት ሃይማኖቶች ዛሬ ተገኝተዋል። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "41099", "contents": "ሌውኪፖስ (ግሪክ፦ Λεύκιππος) በሲክዮን ነገሥታት ዝርዝር የአይጊያሌያ (በኋላ ሲክዮን) ንጉሥ ነበር። ካስቶርን የጠቀሱት ጸሐፊዎች (ጀሮምና አውሳብዮስ) 53 ዓመት እንደ ነገሠ ይላሉ። ይህ ምናልባት 2112-2059 ዓክልበ. ግድም ያህል ነው። በዝርዝሩ ላይ ሌውኪፖስ ከጡሪማቆስ ቀጥሎና ከመሣፖስ በፊት ይገኛል። ፓውሳኒዩስ ሌውኪፖስ የጡሪማቆስ ልጅ ሲለው «መሣፖስ» ግን አይጠቅስም፤ ሌውኪፖስ ወንድ ልጅ ባይኖረውም ሴት ልጁ ካልቂንያ በፖሠይዶን አንድ ወንድ ልጅ ፐራቶስ ነበራትና ይህ ፔራቶስ ወራሽ ሆኖ ቀጥታ ከሌውኪፖስ ቀጥሎ ተከተለው። ሌሎቹ ጸሐፍት ፔራቶስ (ወይም ኤራቱስ) ከመሣፖስ ቀጥሎ እንደ ነገሠ ያደርጉታል። ከሌውኪፖስ በኋላ ማን እንደ ቀጠለው እንግዲህ መደናገር አለ። በተጨማሪ በአርጎስ ነገሥታት ዝርዝር ዘንድ አፒስ በዚህ ጊዜ በፔሎፖኔሶስ ሁሉ ገዝቶ አገሩ ስለ ስሙ «አፒያ» ይባል ነበር። እንደ ተቀበለው በሲክዮን ነገሥታት ዝርዝር ዘንድ ስለዚሁ አፒስ ዘመን እንደዚህ ሲል ከቴልቂንና ከጤልክሲዮን ዘመናት መካከል እንደ ሆነ ይለናል። የአፒስ ዘመን ከሌውኪፖስ ቀጥሎ ሲዛወር ግን ከአርጎስ ዝርዝር መረጃ ልክ ይስማማል። በሌላ ልማድ ፖሠይዶን ከአፒስ ልጆች መካከል ተገኘ፤ አፒስም የሌውኪፖስ ተከታይ እንደ ታሠበ ይመስላል።"} {"id": "31073", "contents": "ኑር-ኢሊ በአሦር ነገሥታት ዝርዝር ዘንድ 12 ዓመታት (ከ1463 እስከ 1451 ዓክልበ. ገደማ) የአሦር ንጉሥ ነበረ። ቀዳሚው 1 ኤንሊል-ናሲር አባቱ ነበር። ተከታዩም አሹር-ሻዱኒ ልጁ ነበር፤ የኤንሊል-ናሲርም ሁለተኛው ልጁ 1 አሹር-ራቢ ደግሞ በ1451 ዓክልበ. ዙፋኑን ከኑር-ኢሊ ልጅ ከአሹር-ሻዱኒ በመንፍቅለ መንግሥት ያዘው ይላል። ከዚህ በቀር ምንም አይታወቅም።"} {"id": "31079", "contents": "[[File:|250px| right| thumb|አስናፈር]] አስናፈር ከ እስከ ዓክልበ. የአሦር ንጉሥ ነበረ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31091", "contents": "ኢኩኑም የአሹር ንጉሥ ነበር። ምናልባት 1842-1828 አካባቢ ገዛ። የኢሉሹማ ልጅና የወንድሙ የ 1 ኤሪሹም ተከታይ ይባላል። በሃቲ የነበሩት ካሩም (የንግድ ጣቢያዎች) አስቀጠለ፤ እንዲሁም አንዳንድ ቤተ መቅደስ ወይም አምባ እንዳሠራ ከጽላቶቹ ይታወቃል። የያንዳንዱ አሦራዊ ዓመት ስም ለዚያ ዓመት የተሾመው የሊሙ ስም ነበረ። ከዚህ በታች የዓመቱ ሊሙ እና ብዙ ጊዜ የሊሙ አባት ስም እንደ ኡልትራ አጭር አቆጣጠር ይዘርዝራሉ። 1842 ዓክልበ. - ቡዙ፤ አዳድ-ራቢ ልጅ 1841 ዓክልበ. - ሹሊ፤ ሻሊማሁ ልጅ / ኢዲን-ሲን፤ የሹሊ ወንድም 1840 ዓክልበ. - ኢኩኑም፤ ሹዳያ ልጅ 1839 ዓክልበ. - ዳን-ወር፤ አሁ-አሂ ልጅ 1838 ዓክልበ. - ሹ-አኑም ከነራብቲም 1837 ዓክልበ. - ኢል-ማሡ፤ አሹር-ጣብ ልጅ 1836 ዓክልበ. - ሹ-ሑቡር፤ ሹሊ ልጅ 1835 ዓክልበ. - ኢዱዋ፤ ጹሊሊ ልጅ 1834 ዓክልበ. - ላቀፕ፤ ፑዙር-ላባ ልጅ 1833 ዓክልበ. - ሹ-አኑም፤ የሃቢሩ ሰው 1832 ዓክልበ. - ኡኩ፤ ቢላ ልጅ 1831 ዓክልበ. - አሹር-ማሊክ፤ ፓናካ ልጅ 1830 ዓክልበ. - ዳን-አሹር፤ ፑዙር-ወር ልጅ 1829 ዓክልበ. - ሹ-ኩቡም፤ አሁ-አሂ ልጅ 1828 ዓክልበ."} {"id": "41243", "contents": "17 November በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) በዘመነ ማቴዎስ፣ በዘመነ ማርቆስና በዘመነ ሉቃስ ኅዳር 8 ቀን ማለት ነው። በዘመነ ዮሐንስ ግን (ዘመነ ሉቃስ የሥግር ዓመት በመሆኑ) ኅዳር 7 ቀን ላይ ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "41267", "contents": "1 December በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) በዘመነ ማቴዎስ፣ በዘመነ ማርቆስና በዘመነ ሉቃስ ኅዳር 22 ቀን ማለት ነው። በዘመነ ዮሐንስ ግን (ዘመነ ሉቃስ የሥግር ዓመት በመሆኑ) ኅዳር 21 ቀን ላይ ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "31109", "contents": "ያኑስ (ሮማይስጥ፦ Janus) በሮሜ አረመኔ ሃይማኖት ውስጥ ጣኦት ወይም አምላክ ነበረ። የወሩ ስም ጃንዩዌሪ የመጣ ከሱ ነው። በሮማውያን ትውፊቶች ዘንድ ያኑስ መጀመርያ በጣልያን (ላቲዩም) ይነግሥ ነበር፤ መንግሥቱንም ከሳቱርን ወይም ካሜሴ ጋር ይይዝ ነበር። ከዚህ በላይ የጄኖቫና ያኒኩሉም ከተሞች መስራች እንደ ነበር የሚል ልማድ አለ። ማርቲን ዘኦፓቫ (1240 ዓ.ም. ገደማ)፣ የሚራቢሊያ ዑርቢስ ሮማይ ኋለኛ ቅጂዎች፣ እና የጆቫኒ ዲ ማሪንዮላ ክሮኒኮን ቦሄሞሩም (1347 ዓ.ም.) ሁላቸው ሲስማሙ፣ ወደ ጣልያን አገር ፈልሶ ሥነ ፈለክን ፈጥሮ ናምሩድንም ያስተማረው የኖህ አራተኛ ወንድ ልጅ ያኑስ ነበረ። ጣልያናዊ መኖኩሴ አኒዩስ ዴ ቪቴርቦ ባሳተመው ዜና መዋዕል ዘንድ (1490 ዓ.ም. የታተመ)፣ ያኑስ የኖኅ ልጅ ሳይሆን የኖኅ እራሱ ሌላ ስም ነው። ኖኅ በአራራት ላይ ወይንን ስለ ተከለ፣ የስሙ «ያኑስ» ትርጉም በአራማይስጥ «ወይን» እንደሆነ ይላል። ከናምሩድ መንግሥት ቀጥሎ ያኑስ ከተሞችና ሠፈረኞች እየተከለ በዓለሙ ይዛወር ነበር። በመጨረሻ ያኑስ ካምን ከጣልያን አባርሮ መንግሥቱን ያዘ። በዚህ አቆጣጠር በጣልያን ሀገር የነገሠ ከ2292 እስከ 2211 ዓክልበ. ግድም ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31115", "contents": "ህየውክሰውንግ በኮሪያ የነገሠ ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31121", "contents": "ሙንየውል በኮሪያ የነገሠ ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31127", "contents": "ሰውንህየ በኮሪያ የነገሠ ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31133", "contents": "ሴክቡሉ በኮሪያ የነገሠ ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "41375", "contents": "ሬገንስቡርግ (ጀርመንኛ፦ Regensburg) (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31145", "contents": "ቸውንህዮ በኮሪያ የነገሠ ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31151", "contents": "ኋራ በኮሪያ የነገሠ ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31163", "contents": "ኦሳጉ (ኮሪይኛ፦ 오사구) ወይም ኦሳ በኮርያ ልማዳዊ አፈ ታሪክ በጥንታዊ ኮርያ (ጎጆሰን) የነገሠ ንጉሥ ወይም «ዳንጉን» ነበር። እርሱ ከአባቱ ዳንጉን ካርግ መንግሥት ቀጥሎ ገዛ። በጠቅላላ ለ፴፰ ዓመታት (ምናልባት 1919-1881 ዓክልበ.) እንደ ነገሠ ይጻፋል። ከዚያ በኋላ ሚኒስትሩ ጉዕል ተከተለው። በ1903 ዓም. በኮሪይኛ የተዘጋጀው ዜና መዋዕል ኋንዳን ጎጊ ስለዚሁ አፈታሪካዊ ዘመን መረጃ ይሰጣል፤ ሆኖም በብዙ የኮርያ መምህሮች ዘንድ ይህ መጽሐፍ እንደ ትክክለኛ ታሪክ አይሆንም። ኦሳጉ ካደረጋቸው ሥራዎች መካከል ዋና ዋናዎቹ እንዲህ ናቸው፦ በ1919 ዓክልበ. ግድም ዳንጉን ካርግ ዓረፈ፤ አልጋ ወራሹም ኦሳጉ ወደ ዙፋኑ ተከተለው። በ1918 ዓክልበ. ግድም ኦሳጉ ወንድሙን «ኦሳዳል» የ«ሞልጎሊ» ንጉሥ ሆኖ ሾመው፤ ይህ የሞንጎላውያን ወላጅ ይባላል። በተጨማሪ በዚህ ዓመት ኦሳጉ የሕክምና ዕፅ ጊንሰንግ በቴቤክ ተራሮች አገኘ። በ1914 ዓክልበ. ግድም ቅርጹ እንደ ዛጎል አሣ ቀዳዳ ያለበት መሐልቅ (ሳንቲም) ተመሠረተ። በተጨማሪ በዚህ ዓመት አንድ ተልእኮ ከሥያ ስርወ መንግሥት (ቻይና) ለግቢው ደርሶ አዳዲስ መጻሕፍት አቀረበ። በዚህ ጊዜ የዋና ከተማ ክልል ወሰን ደግሞ በድንጋይ ጽሑፍ ተመለከተ። በ1912 ዓክልበ. ግድም የመርከብ መሥራት ሠፈር በላይኛ ሳልሱ ወንዝ (አሁን በቻይና ያለው ሏን ወንዝ) ተመሠረተ። በ1900 ዓክልበ."} {"id": "31169", "contents": "የውንገውል በኮሪያ የነገሠ ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "41993", "contents": "1 አንተፍ ሰኸርታዊ ግብጽን ከጤቤስ (11ኛው ሥርወ መንግሥት) የገዛ ፈርዖን ነበረ። ዘውዶቹን ተጭኖ ንጉሣዊ ስም ሰኸርታዊ («ሁለቱን አገራት ጸጥ የሚያደርገው») ነበረው። እንዲያውም ግን ወደ ስሜንም ሆነ ወደ ደቡብ ከጤቤስ የራቁት አገረ ገዦች ወዲያው አምጸው አይገዙለትም ነበር። ከነዚህ መሃል በተለይ የአንቅቲፊ ግዛት በደቡብ ይዘገባል። ከአንቅቲፊ ዕረፍት በኋላ ግን የገዛቸውን ኖሞች (1-3) እንደገና ለጤቤስ ሃያላት እንደ ወደቁ ይመስላል። እንዲሁም ሰኸርታዊ ወደ ስሜን ዘምቶ የግዛቱን ጠረፍ ትንሽ እንዳስፋፋው ይመስላል። ነብኸፐትሬ (2 መንቱሆተፕ) ከትግል በኋላ ግብጽን በሙሉ ገዝቶ ስለ ነበር፣ አሁን ብዙዎች ሊቃውንት የነብኸፐትሬ ዘመን ከ3ቱ አንተፎች (ሰኸርታዊ፣ ዋሃንኽ እና ናኽት-ነብ-ተፕነፈር) በኋላ መጣ በማለት ይገምታሉ። በዚሁ የጨለማ ዘመን መዝገቦች በቂ ስላልሆኑ ይህ እርግጥኛ አይደለም።"} {"id": "42005", "contents": "ኪሪባስ (Kiribati) በሰላማዊ ውቅያኖስ የሚገኝ የደሴቶች አገር ነው። ዋና ከተማው ታራዋ ነው። የአገሩ ስም አጻጻፍ Kiribati ምንም ቢሆን፣ አጠራሩ /ኪሪባስ/ ነው። ጥንታዊ ኗሪዎቹ ዋና ደሴቶቹን ቱንጋሩ ይሉዋቸው ነበር። የእንግሊዝ አገር መርከበኛ ቶማስ ጊልቤርት በ1780 ዓ.ም. አገኛቸው። ደሴቶቹ ስለእርሱ የጊልቤርት ደሴቶች ተሰየሙ። በኗሪ አጠራር «ጊልቤርት» የሚለው ቃል «ኪሪባዲ» ወይም «ኪሪባስ» (Gilberts) ስለሆነ ቋንቋቸው ደግሞ ኪሪባስኛ ይባላል። ^ \"Kiribati Stats at a Glance\". Kiribati National Statistics Office. በ12 July 2017 የተወሰደ. (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31223", "contents": "ማክ ግሬን በአየርላንድ ልማዳዊ አፈ ታሪክ ዘንድ ከቱዋጣ ዴ ዳናን ወገን የአየርላንድ ከፍተኛ ንጉሥ ነበር። የዳግዳ ልጅ ከርማይት ልጅ ሲሆን ከወንድሞቹ ማክ ኲልና ማክ ኬክት ጋር አይርላንድን ለ ፳፱ ዓመታት በጋርዮሽ ገዛ። ዕውነተኛ ስሙ ኬጡር ሲሆን ስሙን ማክ ግሬን ስለ አምላኩ ግሬን (ፀሐይ) ወሰደ። በ1434 ዓክልበ. ማክ ኲል የአባቱን የከርማይት ቂም በቅሎ ንጉሡን ሉግን ገደለው። ከመቶ ዓመታት በኋላ በ1738 ዓክልበ. ንጉሡ ፍያካ ማክ ደልበህ በተገደለበት ጊዜ ማክ ኲልና ፪ ወንድሞቹ ለ29 ዓመታት በጋርዮሽ እንደ ገዙ ይባላል። የፍያካና የእናቱ ኤማስ ሦስት ሴት ልጆች፣ ባንባ፣ ፎድላና ኤሪው የከርማይት ልጆች ሚስቶች ሆኑ፤ እነዚህም የአይርላንድ ደሴት ስያሜዎች ሆኑ። የማክ ግሬንም ሚስት ኤሪው ነበረች። በጥንታዊ ታሪኮች ዘንድ ሦስቱ ወንድማማች እያንዳንዱ የደሴቱን ሲሶ እንደ ገዛ ቢለንም፣ የአይርላንድ ታሪክ የሚባለው መጽሐፍ ግን እንደሚገልጸው፣ እያንዳንዱ ወንድም በመፈራረቅ ከፈተኛ ንጉሥነቱን ለ፩ ዓመት ይይዝ ነበር። በመጨረሻ በ1305 ዓክልበ. ግ. ሚሌሲያን የተባለው ወገን አይርላንድን ከእስፓንያ ወርረው ሦስቱን የቱዋጣ ደ ዳናን ነገሥታት በታይልቲን ውግያ አሸንፈው ገደላቸው፤ የሚሌሲያንም መጀመርያ ነገስታት ኤቤር ፊን እና ኤሪሞን ተከተሉዋቸው። የአይርላንድ ታሪክ እንዳለው ሚሌሳውያን በወረሩበት ዓመት በታራው ማክ ግሬን የነገሠበት ዓመት ስለ ሆነ የንግሥቱ ስም «ኤሪው» የደሴቲቱ ዋና ስያሜ ሆነ፤ «አየርላንድ»ም የሚለው ስያሜ ከዚች ንግሥት ስም እንደ መጣ ይላል።"} {"id": "31229", "contents": "ሩድራይግ ማክ ዴላ (ወይም ሩግራይድ፣ ሩግሩዊድ) በአየርላንድ ልማዳዊ አፈ ታሪክ ዘንድ ከፊር ቦልግ የአየርላንድ ፪ኛ ከፍተኛ ንጉሥ ነበር። ሩድራይግ የዴላ ልጅና የስላንጋ ወንድም ነበር። ሚስቱ ሊበር ተባለች። 5000 ፊር ቦልግ አይርላንድን በ1130 መርከቦች በወረሩበት ጊዜ (1538 ዓክልበ. ግድም) ሩድራይግ ከዴላ ሌላ ልጆች ጋር ሻለቃ ነበረ። ሩድራይግና ወንድሙ ጌናን ከንዑስ-ወገናቸው ፊር ዶምናይን ጋር ደሴቱን በእንበር ዶምናይን (አሁን ደንድረም ወሽመጥ) ገቡ። የሩድራይግ ክፍል ኡልስተር የሚባል ክፍላገር ሆነ (በአሁኑ ስሜን አይርላንድ)። ደግሞ ወንድሙ ስላንጋ ከ1 ወይም 2 አመት በኋላ ዓርፎ ሩድራይግ ከፍተኛ ንጉሥ ሆኖ ተከተለው። ነገር ግን ከሁለት አመት በኋላ ሩድራይግ ዓረፈ። ዜና መዋዕሎቹ እንደሚሉ፣ «በብሩ ነ ቦነ ወደቀ» ሲሉ መውደቁ በውግያ እንደ ነበር ወይም በአደጋ እንደ ሞተ ግልጽ አይደለም። ወንድሞቹ ጋንና ጌናን ተከተሉት።"} {"id": "42203", "contents": "ቡሩሻንዳ ወይም ፑሩሽሐቱም የጥንታዊ ሐቲ (አሁን በቱርክ) ከተማ ነበር። ሥፍራው ዛሬ ለሥነ ቅርስ እርግጥኛ አይደለም። ከቱዝ ጎሉ ሐይቅ ደቡብ እንደ ተገኘ ይታስባል። በኬጥኛ የተጻፈው ግጥም የውግያ ንጉሥ ስለ ታላቁ ሳርጎን ምዕራብ ዘመቻ ነው። ይህ ጽሑፍ በአካድኛ ትርጉም ደግሞ በአሦርና በአማርና ደብዳቤዎች መካከል (በግብጽ) ተገኝቷል። ሳርጎን በጥልቅ በሐቲ አገር እንደ ዘመተ ይናገራሉ። ጽሁፉ እንደሚተርከው፣ በሐቲ በካነሽ የኖሩት አካዳዊ ነጋዴዎች በቡሩሻንዳ ንጉሥ ኑርዳጋል ስለ ተበደሉ ሳርጎን በሩቅ መንገድ ከሠራዊቱ ጋር መጥቶ ኑርዳጋልን እንዲቀጣው በሚል ልመና ልከው አስረዱት። የኑርዳጋል ሰዎች በጸጥታቸው እየኮሩ ዝም ብሎ የሳርጎን ሥራዊት ደረሰና ቶሎ አሸነፋቸው። ሦስት ዓመት በቡሩሻንዳ ቆይተው የከተማውን ግድግዶች ሰበሩ ይላል። ይህ ታሪክ ግን ከገለጸው ዘመን በኋላ እንደ ተጻፈ ይታስባል። ከዚህ በኋላ በካነሽ ንጉሥ አኒታ ዘመን ሰነዶች ውስጥ ቡሩሻንዳ እንደገና ይጠቀሳል። የቡሩሻንዳ ንጉሥ ለአኒታ እጅ እንደ ሰጠ ይላል። ይህ የካነሽ ግዛት በኋላ የኬጥያውያን መንግሥት ሆነ።"} {"id": "42245", "contents": "ካሌብ በብሉይ ኪዳን ውስጥ የእስራኤል ሰው ነበረ። ከግብፅ ከጥልቅ ጭቆና ባርነት ከወጡ 603,550 ያህል ወንዶችና ቤተሠቦቻቸው ሁሉ መካከል እርሱና ኢያሱ ወልደ ነዌ ብቻ ዮርዳኖስ ወንዝን በመሻገር ወደ ከነዓን በሕይወት እንዲገቡ ተፈቀዱ። ይህ የሆነው ኢያሱና ካሌብ በመንፈሳቸው ለእግዚአብሔር ስለ ታዘዙ ነው። ከግብጽ ያመለጡት ሌሎች ሁሉ በሲና ምድረ በዳ ዙሪያ ለ40 ዓመታት ቆይተው 601,730 ልጆቻቸው ወደ ከነዓን የዘመቱ ናቸው እንጂ ትውልዳቸው በሙሉ በ40 ዓመታት ውስጥ አልቀሩም። በፕሲውዶ-ፊሎ ዘንድ ወንድሙ ቄኔዝ ከኢያሱ ቀጥሎ የእስራኤል ፈራጅ ሆነ። ^ ኦሪት ዘኊልቊ 1፡46 ^ ኦሪት ዘኊልቊ 26፡51, 64-65"} {"id": "31709", "contents": "ሬማገን (ጀርመንኛ፦ Remagen) (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31715", "contents": "ሬዳቫሌ (ጣልያንኛ፦ Redavalle) (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31787", "contents": "አጋታርከስ (Ἀγάθαρχος) ወይንም (Ἀγαθαρχίδης) ከክርስቶስ ልደት በፊት በሁለተኛው ክፍለ ዘመን (200-130 ዓ.ዓ.) ይኖር የነበር የግሪክ መልክዓ ምድር ተመራማሪ ነበር። ግሪክ ውስጥ ናይደስ እምትባል ቦታ የተወለደው አጋርታከስ በኋላ ወደ አሌክሳንድሪያ ሄዶ ግብጽ ውስጥ እንደኖረ ታሪኩ ይገልጻል። በግብጽ ህይወቱ ውስጥ መጀመሪያ አስተማሪነት ቢቀጠርም በኋላ ግን የሄራክሊደስ ጸሐፊ ለመሆን በቃ። ሄራክሊደስ እንግዲይ የቶሎሚ 6ኛ ወዳጅ የነበረና በኋላ ከአንጾክዮስ ጋር በተደረገው ጦርነት ወደ ሶሪያ አምባሳደር ሆኖ የተሾመ ነው። በሁለቱ ጦረኞች መካከል የሰላም ድርድር ሲደረግ ሄራክሊደስ ተካፋይ ስለነበር የአጋርታከስ የጠለቀ ዕውቀት በዚህ ጊዘ ከነበረው መረጃዎችን የመፈተን ዕድል ይመነጫል። ሆኖም በኋላ ቶሎሚ 8ኛ ሲነግስ ማናቸውም በቶሎሚ 6ኛ ጥቅም ያገኙ ጠቢባን እንዲሰደዱ እንጂ እንዳይጠቀሙ አዋጅ ወጣ። ስለሆነም አጋርታከስ እና ሌሎች ተማሪዎች ለብዙ ዘመን ከኖሩባት አሌክሳንድሪያ እንዲሰደዱ ሆነ። አጋርታከስ ብዙ ሰፊና ትላልቅ ጽሑፎችን አቅርቧል። ለዚህ መሰረቱ በሄራክሊደስ አማካይነት የንጉሱን መዝገብ ቤት ፋይሎች ለመመርመር ስለቻለ እንደሆነ ግምት አለ። ከስራዎቹ ውስጥ የእስያ ታሪክ (10 መጻሕፍት)፣ የአውሮጳ ታሪክ (49 መጻሕፍት)፣ እና ስለ ቀይ ባሕር (5 መጻሕፍት) የተሰኙት ተጠቃሽ ናቸው። ከስራዎቹ ስፋትና ጥልቀት አንጻር በኋላ ለተነሱ ብዙ የመልክዓ ምድር እና ታሪክ ጸሐፍት መሰረት በመሆን አገልግሏል። ምንም እንኳ በአሁኑ ዘመን አብዛኛወቹ የአጋርታከስ ስራዎች የጠፉ ቢሆንም በጥንቱ ዘመን ጽሑፎቹ በብዛት የተሰራጩ እንደነበር ይገመታል። ከድዮዶረስ ሴኩለስ እስከ ፖዚዶኒዮስ ድረስ የአጋርታከስ ስራቸው በሰፊው ይገኙባቸዋል። ታሪክንና ፍልስፍናን አቀናጅቶ ለማቅረብ የሞከረበት ስራውም በፖይዚዶኒዮስ ዘንድ ተቀባይነትንና ቀጣይነትን ያገኘ ነበር።"} {"id": "46421", "contents": "ቹምቢ ሸለቆ በቲቤት (ቻይና) ውስጥ የሚገኝ ሸለቆ ሲሆን በሲኪም (ሕንድ)፣ ቡታንና ቲቤት መገናኛ ቅርብ ነው። በረጃጅሞች ሂማላያ ተራሮች መካከል የሚያሳልፉ ሥፍራዎች በአካባቢው አሉ። ሸለቆው በእንግሊዝ ኃይላት ከ1896 ዓም እስከ 1900 ዓም ድረስ ተያዘ፤ የ1896ም ወረራ መጀመርያ መትረየስ የተጠቀመበት ዘመቻ ነበረ። ይህ መሬት የቲቤት ክፍያ በ1900 ዓም ከቻይና ጪንግ መንግሥት እስከሚገኝ ድረስ ተያዘ።"} {"id": "31895", "contents": "ቸስተር (እንግሊዝኛ፦ Chester) የእንግሊዝ ከተማ ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31937", "contents": "አሹር የአሦር ጥንታዊ ዋና ከተማ ነበር። ፍርስራሹ በጤግሮስ ወንዝ ምዕራብ ዳርቻ አሁን ሊታይ ይችላል። «አሹር» የሚለው ስም ደግሞ በአካድኛ (አሦርኛ) ማለት የአገሩ አሦር ስም እና የአረመኔ ሃይማኖታቸው ዋና ጣኦት አሹር ነበር። በዕብራይስጥም «አሹር» ማለት ወይም አገሩ ወይም አሦር (የሴም ልጅ) ሊሆን ይቻላል። አሹር ከተማ የተሠራው ከ2380 ዓክልበ. አስቀድሞ ይሆናል። በ2115 ዓክልበ. ግ. ኢብሉል-ኢል «የማሪና የአሹር ንጉሥ» ተባለ። ከጥቂት ዓመታት በኋላ (2106 ዓክልበ. ግ.) መጀመርያው አሦራዊ ንጉሥ ቱዲያ ከኤብላ ሚኒስትር ኤብሪዩም ጋር ስምምነት እንደ ተዋዋለ ይታወቃል። በ1980 ዓክልበ. ገደማ ጥንታዊው የአሦር ንጉሥ ኡሽፒያ የአሹር ቤተ መቅደስ መስራች እንደ ነበር ይተረካል። በዚህ ወቅት አሹር የአሦር ከተማ-አገር መቀመጫ ሆነ። 1 እሽመ-ዳጋን በ1678 ዓክልበ. ከሞተ በኋላ የባቢሎን ንጉሥ ሃሙራቢ ሥልጣን ያዘ፤ የአሹር ነገሥታት ለትንሽ ጊዜ ለባቢሎን ተገዥ ቢሆኑም በይፋ በነፃነት ገዙ። ከ1440 ግድም አሹር በሚታኒ ንጉሥ ሻውሽታታር ተዘርፎ ከዚያ እስከ 1366 ዓክልበ. ድረስ የአሹር ነገሥታት ለሚታኒ ይገዙ ነበር። በ1366 ዓክልበ. ግን 1 አሹር-ኡባሊት የሚታኒ ሰዎችን አባረራቸውና የአሦር መንግሥት ይስፋፋ ጀመር። በኒኑርታ-አፒል-ኤኩር ዘመን (በ1195 ዓክልበ. ገደማ)፣ አንድ የምድር መንቀጥቀጥ በአሹር የነበረውን መቅደስ በሙሉ አጠፋው። በ887 ዓክልበ."} {"id": "38813", "contents": "ሜዳ ዋለቡ በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው። {{አቀማመጥ |align=center ሜዳ ዋለቡ በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "46631", "contents": "የላቲን አልፋቤት ወይም ሮማዊው አልፋቤት በመጀመርያው ሮማይስጥን ለመጻፍ የተለማ ጽሕፈት ነው። ዛሬው በዓለም ዙሪያ ይገኛል፣ በዓለም ከሚገኙት ልሣናት መካከል ብዙዎቹ የሚጻፉ በላቲን ፊደል ወይም ከላቲን ፊደል በተደረጀ ፊደል ነው። መጀመርያው ላቲን አልፋቤት በቀጥታ ከጥንታዊ ኢታሊክ አልፋቤት በተለይም ከኤትሩስክኛው አልፋቤት ተወሰደ። ይህም ኢታሊክ አልፋቤት በፈንታው ከጥንታዊው ምዕራብ ግሪክ አልፋቤት በተለይም ከኩማይ አልፋቤት ተለማ። በሮማውያን አፈ ታሪክ ሁጊኑስ 1 ዓም አካባቢ እንደ ጻፈው፣ ኤቫንደር የተባለው ጀግና ምናልባት 1240 ዓክልበ. የግሪክ አልፋቤት ወደ ጣልያን አስገባ፣ ከዚያም እናቱ ሲቡሊቷ ካርሜንታ 15ቱን ፊደላት ወስዳ የላቲን አልፋቤት ፈጠረች። ነገር ግን ይህ ተረት እንደ ታሪካዊ አይቆጠረም። እስከ 600 ዓክልበ. ግድም ድረስ ደግሞ የጽሕፈቱ አቅጣቻ ወይም ከግራ ወደ ቀኝ፣ ወይም ከቀኙ ወደ ግራ ሊሆን ቻለ። ከላይ ያለው ሠንጠረዥ ከግራ ወደ ቀኝ ሲጻፉ የነበራቸውን መልክ ያሳያል። ቀስ በቀስ ከ600 ዓክልበ. ግድም በኋላ እስከ 400 ዓክልበ."} {"id": "44417", "contents": "ሞንትሬያል (ፈረንሳይኛ፦ Montréal (እንግሊዝኛ) Montreal) የኬበክ ካናዳ ከተማ ነው። በ1634 ዓ.ም. ተመሠረተ። የሕዝቡ ቁጥር 1,649,519 አካባቢ ነው።"} {"id": "44423", "contents": "እርካብ (ወይም ርካብ፣ ረካብ) ፈረስን የሚጋለብ ሰው እግሩን ያኖረበት፣ ለኮርቻ በጥብጣብ የሚያያዝ ቀለብቶ መዋቅር ነው። ይሄ ፈጠራ ለፈረሰኞች እጅግ ጠቃሚ የመጋለብ ዘዴ አስቻለ። እርካቡ በእስያ በ200 ዓክልበ አካባቢ ከተለማ ጀምሮ ጥቅሙ እየተስፋፋ፣ እርካቦችን የጠቀሟቸው ፈረሰኞችና ሥራዊቶቹ እርካብ በሌላቸው ኃያላት ላይ የሚለታሪ ጥቅም ነበራቸው። ምክንያቱም የሚጋለበው ሰው ኮርቻ ውስጥ ሲቀመጥ በይበልጥ ወደ ጎን ማዘንበል ስለሚችል፣ እንዲሁም በይበልጥ በጦሩ (ወይም በሰይፉ) ኃይለኛ ምታት ማቅረብ ስለሚቻለው ነው። በተጨማሪ ከፈረሱ ጀርባ መውደቁ ወይም መጣሉ እንዳይደርስበት በመርዳቱ ጥቅም ይሰጠዋል። ስለዚህ በአንዳንድ የታሪክ መምኅር አስተሳሰብ ይሄ ፈጠራ አይነተኛ ወይም አብዮታዊ ሚና አጫውቷል። የቃሉ መንስኤ ከአረብኛ ሪካብ ሲሆን ይህ ከጋራ ጥንታዊ የሴማዊ ቋንቋዎች ሥር «ረ ከ በ» («መሳፈር») ነው። ይህም ሥር አሁንም በ«መርከብ» እንዲሁም በ«ሩካቤ» ይታያል። የእርካብ መነሻ በሕንድ አገር ይመስላል። በዚያ አገር የፈረሰኞች ልማድ ባዶ እግር ለመጋለብ ነበር። ምናልባት በ200 አክልበ."} {"id": "38867", "contents": "አሙሩ ጃርቴ በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው። {{አቀማመጥ |align=center አሙሩ ጃርቴ በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "38873", "contents": "አሴኮ (ወረዳ) በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው። {{አቀማመጥ |align=center አሴኮ (ወረዳ) በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "38885", "contents": "አዳባ (ወረዳ) በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው። {{አቀማመጥ |align=center አዳባ (ወረዳ) በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "38897", "contents": "ወረ ጃርሶ በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው። {{አቀማመጥ |align=center ወረ ጃርሶ በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "38903", "contents": "ዩብዶ (ወረዳ) በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው። {{አቀማመጥ |align=center ዩብዶ (ወረዳ) በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "38915", "contents": "ዲጋ ለካ በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው። {{አቀማመጥ |align=center ዲጋ ለካ በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "44567", "contents": "የካናዳ እግር ኳስ ማህበር (ፈረንሣይኛ፦ Association canadienne de soccer) የካናዳ እግር ኳስ አስተዳዳሪ አካል ነው። ማህበሩ የካናዳ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድንንና የተለያዩ ብሔራዊ ውድድሮችን ያዘጋጃል። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "47015", "contents": "ማይክል ጄ. ስኮፊልድ በአሜሪካው ተከታታይ የቴሌቪዥን ድራማ \"ፕሪዝን ብሬክ\" ሁለት ዋና ተዋንያን መካከል በአንዱ \"ዌንትዎርዝ ሚለር\" የተወከለ ምናባዊ ገፀ-ባሕሪ ነው።"} {"id": "47057", "contents": "ዊክቶር ሱሆሩኮው (መስኮብኛ፦ Виктор Сухоруков፣ 1951፣ ሶቪዬት_ሕብረት) የሩሲያ ተዋናይ ነው። ድቄት (1985) ደሴት (2006)"} {"id": "47081", "contents": "ሳሞጤስ - 2420-2263 ማጉስ - 2263-2214 ሳሮን - 2214-2153 ድሩዊስ - 2153-2139 ባርዱስ - 2139-2077 ሎንጎ - 2077-2053 2 ባርዱስ - 2053-2016 ሉኩስ - 2016-1986 ኬልቴስ - 1986-1952 ጋላጤስ - 1952-1909 ናርቦን - 1909-1879 ሉግዱስ - 1879-1854 ቤሊጊዩስ - 1854-1827 ያሲዩስ ያኒጌና - 1827-1758 አሎብሮክስ - 1758- ሮሙስ ፓሪስ ሌማኑስ ኦልቢዩስ 2 ጋላጤስ ናምኔስ ሬሙስ ፍራንኩስ ሲካምበር ፕሪያም ሄክቶር ትሮይሉስ ቶርጎቱስ ቶንግሪስ ጤውቶ አግሪፓ አምብሮን ቱሪንጉስ ኪምቤር ማርኮሚር አንተኖር 2 ፕሪያም ሄሌኑስ ዲዮክሌስ 2 ሄሌኑስ ባዛን ክሎዶሚር ኒካኖር 2 ማርኮሚር ክሎዊስ 2 አንተኖር 2 ክሎዶሚር ሜሮዳክ ቦሎ ? 2 ሜሮዳክ ? ካሣንደር አንታሪዩስ 2 ፍራንኩስ ክሎዲዮን ሄሪሜር 3 ማርኮሚር 3 ክሎዶሚር 3 አንተኖር ራጤር ሪኺሜር ኦደማር 4 ማርኮሚር 4 ክሎዶሚር ፋራቤርት ሱኖን ኺልደሪክ ባርጤር 2 ክሎዊስ ቫልቴር ዳጎቤርት 2 ክሎዲዮን 5 ክሎዶሚር 2 ሪኺሜር ጤዮዶሚር 3 ክሎዲዮ 5 ማርኮሚር 2 ዳጎቤርት ገኖባልድ 6 ማርኮሚር ፋራሞንድ - 412-440 ዓም - ታሪካዊ ይባላል።"} {"id": "44651", "contents": "ሉጎ (እስፓንኛ፦ Lugo) የእስፓንያ ከተማ ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "32471", "contents": "የሥነ ጥምረት ውጤቶችን ለማረጋገጥ የሚረዱ መሰረተ ሃሳቦች የጥምረት መርሆች በመባል ይታወቃሉ። የመደመር ሕግ፣ የማባዛት ሕግ እና ወጋኝና አግላይ መርህ ለቆጠራ የሚያገለግሉ የሥነ ጥምረት መርሆች ናቸው። ሁለት ስብስቦች አንድ አይነት የአባላት ብዛት እንዳላቸው ለማረጋገጥ ደግሞ የተጣምዶ ማረጋገጫ ሚባለው መሰረተ ሃሳብ ይረዳል። የደበኔ ሳጥን መርህ ብዙ ጊዜ ያንድን ነገር መኖር ወይም ደግሞ ያንድን ነገር በጣም አንስተኛ ወይም ከፍተኛ ቁጥር ብዛት ለማረጋገጥ ይረዳል። ሁለቴ ቆጠራ እና የተለዩ አባላት ስሌት የተሰኙት መርሆወች በበኩላቸው የሥነጥምረት እኩልዮሾችን ለማረገጋገጥ አይነተኛ ዘዴዎች ናቸው። መፍጠሪያ አስረካቢዎች ና ዓይንባይን ዝምድናዎች ከፍተኛ ሃይል ያላቸው፣ የድርድር እና የሥነጥምረት ጥያቄዎችን ለመፍታት የሚያገለግሉ ወይም በጠራ ሁኔታ ለምግለጽ የሚያገለግሉ መሰረተ ሃሳቦች ናቸው። ዋና መጣጥፍ፦ የመደመር ህግ አንድን ነገር ለማድረግ a መንገዶች ቢኖሩ እና ሌላ ነገር ለማድረግ b መንገዶች ቢኖሩ፣ ሁልቱን በአንድ ጊዜ ማድረግ ባይቻል፣ ከሁሉ አንድ ነገር ለማድረግ a + b መንገዶች አሉ ማለት ነው። አንድን ነገር ለመምረጥ a መንገዶች ቢኖሩ እና ሌላ ክዚህ ነገር ጋር የማይገናኝ ነገር ለመምረጥ b መንገዶች ቢኖሩ፣ ሁሌቱን አንድ ላይ መምረጥ ባይቻል፣ ከሁልቱ አንዱን ለመምረጥ a + b መንገዶች አሉ ማለት ነው። የአንድ ሙከራ ውጤት a ብዛት ሊኖራቸው የሚችል ቢሆን እና የሌላ ሙከራ ውጤት b ብዛት ሊኖራቸው ይሚችል ቢሆን፣ ሁለቱም ሙከራዎች አንድ ላይ ሊከወኑ የማይችሉ ቢሆኑ፣ የሁለቱ ሙክራዎች አጠቃላይ ውጤት a + b ሊሆን ይችላል ማለት ነው። ምሳሌ መሰረት እቤቷ ውስጥ 10 ጫማወች አሏት። እመኪናዋ ውስጥ 3 አይነት ጫማዎች አሏት። ጫማ አርጋ ስራ ለመሄድ ስንት አይነት ምርጫዎች አላት?"} {"id": "32483", "contents": "ዓይንባይን ዝምድና በሒሳብ ጥናት ሲተረጎም፣ የአንድን ድርድር አባላት በቀዳሚዎቹ አባላቱ የሚተረጉም ዝምድና ማለት ነው። እንደሌላዎች አስረካቢዎች ቁጥሮችን ከግዛቱ ወደ ሌላግዛቱ ማስረከብ ሳይሆን፣ የራሱን ውጤቶች ለሚቀጥሉት አባላት ትርጓሜ ጥቅም በማዋል እራሱን በራሱ የሚተረጉም ነው። በውኑ አለም፣ ለዚህ ጽንሰ ሐሳብ ተቀራራቢው ምሳሌ አንድ ሰው የራሱን አይን በሌላ ሰው አይን ውስጥ እንደማየት፣ ወይንም በአንድ መስታውት ውስጥ የሌላውን መስታወት አእላፍ ጊዜ እንደማየት ነው። በሒሳብ ቋንቋ ሲጻፍ፡ አንድ አንድ በጣም ቀላል የሚመስሉ የዓይንባይን ዝምድናዎች ለከባድና ውስብስብ የሂሳብ ጥናት ሲዳርጉ ይታያሉ፣ ለሆነም በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ይጠናሉ። አንድ የዓይንባይን ዝምድና በሒሳብ ተፈታ፣ ወይም ተመለሰ ሲባል፣ የድርድሩ አባላቶች ከዓይንባይን ዝምድና ውጭ በሆነ ቀመር ከ-n አንጻር ተቀመሩ ማለት ነው። ይህ ግን ሁልጊዜ የሚቻል አይደለም። የሚከተለው ድርድር ቢሰጥ 0, 1, 1, 2, 3, 5, 8, 13, 21, 34, 55, 89, ... እያንዳንዱ የድርድር አባል የቀዳሚዎቹ ሁለት አባሎች ድምር ውጤት ነው። በዓይንባይን ዝምድና ቀመር ሲጻፍ፦ a n = a n − 1 + a n − 2"} {"id": "32507", "contents": "ብዙ የትከሻ እንቅስቃሴ በእያንዳንዱ እግር እንቅስቃሴ።"} {"id": "32525", "contents": "ሱሳና ሓርፕ (እስፓንኛ፦ Susana Harp) በኤፕሪል 8 ቀን 1968 እ.ኤ.አ. በወሓካ ዴ ዋሬዝ፣ ወሓካ፣ ሜክሲኮ) ታዋቂ ሜክሲካዊት ዘፋኝ እና ዘፈን ደራሲ ስትሆን በብዙ ቋንቋ በመዝፈን፣ በተለይ በእስፓንኛ እና እንግሊዝኛ ትታወቃለች።"} {"id": "44795", "contents": "ፊጌሬንሴ እግር ኳስ ክለብ (ፖርቱጊዝኛ፦ Figueirense Futebol Clube) በፍሎሪያኖፖሊስ፣ ብራዚል የሚገኝ የእግር ኳስ ክለብ ነው። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "44807", "contents": "ሀማርቢ አይ.ኤፍ. (ስዊድንኛ፦ Hammarby Idrottsförening) በስቶኮልም፣ ስዊድን የሚገኝ የስፖርት ክለብ ነው። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "44837", "contents": "ኦስካር ታባሬዝ ኡራጓያዊ እግር ኳስ ተጫዋች የነበረ ሲሆን በአሁኑ ጊዜ የኡራጓይ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድን አሰልጣኝ ነው። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "44981", "contents": "ኤቂውረውስ (ግሪክ፦ Ἐχυρεύς) በሲክዮን ነገሥታት ዝርዝር የአፒያ (በኋላ ሲክዮን) ንጉሥ ነበር። ካስቶርን የጠቀሱት ጸሐፊዎች ኤቂውረውስ 55 ዓመት እንደ ነገሠ ይላሉ። ከማራጦስ በኋላ እና ከተከታዩ ኮራክስ በፊት ገዛ። በፓውሳኒዩስ ጽሑፍ ግን ከኦርጦፖሊስ ቀጥሎ ያለው ቅድም-ተከተል ከሌሎች ምንጮች ይለያያል፤ በማራጦኒዮስ፣ ማራጦስና ኤቂውረውስ ፋንታ አንድ ንጉሥ ኮሮኖስ ብቻ ይጠቀሳል። በጀሮም ዜና መዋዕል ዘንድ፣ በዚሁ ዘመን ዳናውስ ከግብጽ ወጥቶ ስጠነላዎስን ከአርጎስ አባረረውና አርጎስን ገዛ። ^ የአውሳብዮስ ዜና መዋዕል ^ የጀሮም ዜና መዋዕል"} {"id": "44999", "contents": "ዳንቴ አሊጊዬሪ (ጣልኛ፦ Dante Alighieri) (1257 - 1313 ዓ.ም.) የጣልያን ባለቅኔ ነበር። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "45017", "contents": "ጂሚ ዌልስ (እንግሊዝኛ፦ Jimmy Wales) የውክፔዲያ መሥራች ነው። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "45023", "contents": "ፍራንዝ ካፍካ (Franz Kafka 1875-1916 ዓም) የኦስትሪያ-ሀንጋሪ አይሁድ ደራሲ ነበር። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "45095", "contents": "ረዳት ፕሮፌሰር ኃይማኖት ዓለሙ በትወና /አክቲንግ/ በአሜሪካን አገር Minnesota University በሁለተኛ ዲግሪ ተምሯል፡፡ በአዲስ አበባ ዪኒቨርሲቲና ራክማኖቭ ኮሌጅ ትወናን አስተምሯል፡፡ የሲሳይ ንጉሱን ልቦለድ /ግርዶሽ/ ወደ ፊልም በመቀየር አዘጋጅቷል፤ ተውኗል፡፡ የሼክስፒርን ስራዎች በተለይም በጫንያለው ወልደጊዮርጊስና ቴዎድሮስ ተሰማ የተተረጎመውን ተጫወቷል፡፡ በተለይም በፀጋዬ ገብረ መድህን ስራዎች በዘመኑ እጅግ ድንቅ ብቃት ያሳየባቸውን የእናት ዓለም ቀኑ እና ሀሁ በስድስት ወር ቴአትሮች ገፀባህሪያት በብሔራዊ ቴአትር ተውኗል፡፡ ሀምሌትን አዘጋጀቷል፡፡ ከፍቃዱ ተክለማሪያም በፊት ቴዎድሮስን ሆኖ ተወኗል፡፡ ጊታር በድንቅ ብቃት ይጫወት ነበር፡፡ በሲዲ ያልተለቀቁ የእንግሊዝኛ ዘፈኖች አሉት፡፡ ከምንም በላይ ግጥም በማራኪ አቀራረብ በማንበብ ይወደድ የነበረው አነጋፋው አርቲስት ሀይማኖት ዓለሙ በመድረክ መምራትም ተወዳጅ ነበር፡፡ ከቅርብ ጊዜያት ወዲህ በማስታወቂያው ዘርፍ ተሰማርቶ እየሰራ የነበረው ሀይማኖት ባደረበት ህመም መስከረም 9፣ 2007 ዓ.ም ከዚህ ዓለም ተለይቷል፡፡"} {"id": "45101", "contents": "ፋልክላንድ ደሴቶች በአትላንቲክ ውቅያኖስ በደቡብ አሜሪካ አጠገብ የሚገኝ የዩናይትድ ኪንግደም ባሕር ማዶ ግዛት ነው። አርጀንቲና ግን በደሴቶቹ ላይ ይግባኝ ትላለች። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "48035", "contents": "ቻሊስ (እንግሊዝኛ፦ Chalice፣ «ጽዋ» ወይም በጃማይካ «ማጨሻ ፒፓ» ማለት ነው) የጃማይካ ሬጌ ሙዚቃ ቡድን ናቸው። በ1972 ዓም ተመሠርተው ለትይዕንት ይታወቃሉ። ከ1972 (1980 እ.ኤ.አ.) ጀምሮ ብዙ ሬጌ አልበሞች ወይም ነጠላ ዘፈኖች ቀርጸዋል። እስከ 1988 ዓም (1996 እ.ኤ.አ.) ቆዩ፣ እና እንደገና ከ1998 ዓም (2006 እ.ኤ.አ.) ጀምሮ አብረው ቆይተዋል። «አይም ትራየን» - ቻሊስ በ1982 እ.ኤ.አ. ሰንስፕላሽ ትዕይንት ጃማይካ"} {"id": "48089", "contents": "ከአዕላፍ (ወሰን የሌለው፣ ማብቂያ የለሽ፣) (Infinity) የተመረጠ የሚል ትርጓሜ ሰምቻለሁ። እልፍ - በትክክል «አሥር ሺህ» ማለት ነው። አዕላፍ - የ እልፍ ብዙ ቁጥር ነው፣ ወይም ለ«መቶ ሺህ» ሊያመልክት ይችላል። እነዚህ ቃላት ደግሞ ማናቸውም ያልተወሰነ ትልቅ ቁጥር ሊያመልከት ይችላሉ።"} {"id": "45443", "contents": "የጥጃ ሥጋ በአብዛኛው ከስድስት ወር እስከ አንድ አመት ከሆናቸው የላም ጥጃዎች ነው የሚገኘው። የጥጃ ሥጋ አስራ ሁለት ወር ከሞላው ከብት ከሚገኘው ቀይ የበሬ ሥጋ ጋር ሲነፃፀር ነጣ ብሎ ለስለስ ያለ ጣዕምና ገፅታ ሲኖረው፡ ከጤንነት አስተያየት ደግሞ በጠቅላላው ወደ ግማሽ ገደማ የስብ ይዞታ እንዳለው ይመለከታል። የገበያ ዋጋውም ከበሬ ስጋ የወደዳል። የጥጃ ስጋ ከሁለቱም ጾታ ማግኘት ቢቻልም፡ በብዛት የሚሸጠው ግን ከወንድ ጥጃ የተገኘ የጥጃ ሥጋ ነው። አጥንት ያለው የጥጃ ሥጋ ቾፕ አጥንት የሌለው የጥጃ የጎድን ሥጋ አሮስቶ የጣልያን የጥጃ ሥጋ ሎይን ቾፕ ስንግ አሮስቶ ሽንጥ የጥጃ ሥጋ ፓርማጃና ቅልጥም ኦሶ ቡኮ ስንግ አሮስቶ አጥንት የሌለው የጥጃ ሥጋ ሚትቦልስ በመጠኑ ጠብሶ አሮስቶ አጥንት ያለው"} {"id": "45449", "contents": "የእብድ ውሻ በሽታ የየቫይረስ በሽታ ሆኖ ከፍተኛ የየአንጎል መጉረብረብን በሰዎች እና በሌሎች ደመ-ሞቃት እንስሳት ላይ የሚያስከትል ነው። ቅድሚያ ምልክቶቹ ትኩሳት እና በተነከሱበት ቦታ ማሳከክ/ማቃጠልን ያካትታል። እነዚህ ምልክቶች ከሚከተሉት አንድ ወይም የበለጡ ምልክቶች አስከትለው ይመጣሉ:- ሃይል የታከለባቸው የሰውነት እንቅስቃሴዎች፣ ከቁጥጥር ወጭ የሆ መሸበር፣ የውሀ ፍራቻ, የሰውነት ክፍለን ለማንቀሳቀስ አለመቻል፣ ግራ መጋባት፣ እና ህሊናን መሳት። ምልክቶቹ ከታዩ በኋላ፣ የእብድ ውሻ በሽታ በአብላጫው ሁልጊዜ ሞትን ያስከትላል። በበሽታው በመያዘዎ እና ምልክቶቹ መታየት የሚጀምሩበት የጊዜ ገደብ በአብዛኛውን ጊዜ ከአንድ እሰከ ሶስት ወራት ባሉት ጊዜ ውስጥ ነው። ሆኖም ግን፣ ይህ የጊዜ ገደብ ከሳምንት ባነሰ እና ከአመት በበለጠ ጊዜ ሊለያይ ይችላል። የጊዜ ገደቡ የሚወስነው የበሽታ አምጭው ረቂቅ ህዋስ ወደ የማዕከላዊ የነርብ ስርዓትለመድረስ በሚፈጅበት እርቀት ነው። የእብድ ውሻ በሽታ ወደ ሰዎች የሚተላለፈው በሌሎች እንስሳት ነው። በበሽታው የተበከለ እንስሳ ሌላ እንስሳ ወይም ሰው ሲቧጭር ወይም ሲናከስ የእብድ ወሻ በሽታ ሊተላለፍ ይችላል። የተበከለ እንስሳ ምራቅ ከሌላ እንስሳ ወይም ሰው የሰውነት ፈሳሽ አመንጭ ህዋስ ያሉበት ማስተላለፊያ ጋር ከተነካካ የእብድ ወሻ በሽታ ሊተላለፍ ይችላል። አብዛኛዎቹ በሰዎች ላይ የተከሰት የእብድ ወሻ በሽታዎች መንስሄዎች የውሻ ንክሻ ናቸው። በአብዛኛው ውሾች የእብድ ውሻ በሽታ ባለባቸው ሀገራት ከ99% በላይ የእብድ ውሻ በሽታ ክስተቶች መንስኤዎች የውሻ ንክሻዎች ናቸው። በአሜሪካዎች ውስጥ፣ የሌሊት ወፎች በአብላጫ የተለመደ የእብድ ውሻ በሽታ መንስኤ ናቸው፣ እናም ሰዎች ላይ ከ5% በታች የእብድ ውሻ በሽታ ክስተቶች መንስኤ ውሾች ናቸው። ረጃጅም የፊት ጥርስ ያላቸው ትንንሽ አጥቢ እንስሳት/አይጥ/ሽኮኮ/.."} {"id": "45461", "contents": "ዳዱሻ በመስጴጦምያ የኤሽኑና ንጉሥ ነበረ (1712-1692 ዓክልበ. የነገሠ)። የ2 ኢፒቅ-አዳድ ልጅና የዳኑም-ታሃዝ ተከታይ ነበረ። የዳዱሻ ዘመነ መንግሥት ከዓመት ስሞቹ መሃል ፱ ያህል ከሥነ ቅርስ ተገኝተዋል። ቀደም-ተከተላቸው ግን አይታወቅም። ከነዚህ መካከል፦ 1712 ዓክልበ. - «ዳዱሻ በአባቱ በት የገባበት ዓመት» b. - «ዳዱሻ የኤካላቱም ሠራዊት ያሸነፈበት ዓመት» g. - «ዳዱሻ ማንኪሱምን የያዘበት ዓመት።» 1692 ዓክልበ. - «ዳዱሻ ቃባሩምን የያዘበት ዓመት።» በዚህ ዘመን ማንኪሱምና ኤካላቱም የ1 እሽመ-ዳጋን ግዛቶች ነበሩ፤ ይህም አባቱ 1 ሻምሺ-አዳድ የአሦር ንጉሥ እየሆነ ነው። የእሽመ-ዳጋን ደብዳበዎች ስለዚህ ዘመቻ ይታወቃሉ። በ1694 ዓክልበ. ዳዱሻ ከሻምሺ-አዳድ ጋራ በሰላም ተስማምቶ አብረው በአርቤላ ላይ ዘመቱ። «የዳዱሻ ጽላት» በመጨረሻው ዓመት ዳዱሻና ሻምሺ-አዳድ በአርቤላና ቃባሩም ንጉሥ ቡኑ-እሽታር ላይ ያደረጉትን ዘመቻ ይተርካል። የቡኑ-እሽታር ግዛት በሱባርቱ በዛብ ወንዝ ነበረ። በአንዳንድ መምህር አስተሳሰብ ዳዱሻ የኤሽኑና ሕግጋት ያወጣቸው ንጉሥ ነው። ልጁም 2 ኢባልፒኤል ተከተለው። ^ የዳዱሻ ዓመት ስሞች"} {"id": "45467", "contents": "የያሚና ልጆች (አካድኛ፦ በኒ ያሚና፣ «የቀኝ ወይም ደቡብ ልጆች») ከአሞራውያን ኻና አገር ሁለት ኗሪ ብሔሮች አንዱ ነበር። ሌላውም የስምኣል ልጆች (በኒ-ስምኣል፣ «የግራ ወይም ስሜን ልጆች») ተባለ። በኒ-ያሚና በማሪ ዙሪያ፣ በበሊኽ ወንዝ ና ወደ ምዕራብ ከአሌፖ ደቡብ እስከ ቃቱ ድረስ ተገኙ። የማሪ ነገስታት ግን ከስምኣል ልጆች ጋር ተዘመዱና ብዙ ጊዜ ከበኒ-ያሚና ጋር ይታገሉ ነበር። በተለይ ነገሥታት ያህዱን-ሊም (1723-1707 ዓክልበ.)፣ ያስማሕ-አዳድ (1694-1687 ዓክልበ.) እና ዝምሪ-ሊም (1687-1673 ዓክልበ.) በያሚና ልጆች ላይ ዘመቱ። ከ1685 እስከ 1683 ዓክልበ. ድረስ ዝምሪ-ሊም ከበኒ-ያሚና ጋር ተጣላ፣ ከዚያ በኋላ ግን ሰላም ሆነና ከበኒ-ስምአል ጋር ተስማሙ። በኒ-ያሚና የበግ እረኞች ቢሆኑም አንዳንድ መንደርና ከተማ ደግሞ ይሠፍሩ ነበር። በነገሥታት ወይም «ዳዊዱም» ተገዙ፤ «መርሁም» («እረኛ») የተባለ ማዕረግ ንጉሡን የሚያገለግሉ ነበር። ይህ ስያሜ «በን-ያሚና» ከዕብራውያን ነገደ ብንያም (ዕብራይስጥ /ቢንያሚን/ «የቀኜ ልጅ») ጋራ ግንኙነት እንደነበረው በአንዳንድ መምህር ታስቧል። በዚህ ዘመን የዕብራውያን ነገዶች በግብጽ ባርነት የተገኙበት ቢሆን፣ ሌሎች ሃቢሩ የተባሉት ጎሣዎች በዙሪያው ታውቀዋል፤ ዝምድናቸው ግን ተከራካሪ ነው። በመጽሐፈ ኩፋሌ 32:18 መሠረት፣ ዮሴፍ በግብጽ በሞተበት ወቅት (1827 ዓክልበ.) ዕብራውያን የወንድሞቹን ሬሳዎች ወደ ከነዓን አድርሰው ብዙዎችም ወደ ግብጽ ተመልሰው ጥቂቶቹ ግን ከነሙሴ አባት ዕብራን በኬብሮን ቀሩ። ይህ አንዳንድ ዕብራዊ ወገን በከነዓን ቆይቶ ከግብጽ ባርነት እንዳመለጠ ይመሰክራል።"} {"id": "45569", "contents": "ሴርጆ ማታሬላ (ጣልያንኛ፦ Sergio Mattarella) ጣልያናዊ የፖለቲካ ሰው፣ የህግ ጠበቃ እና ዳኛ ሲሆኑ በአሁኑ ጊዜ የጣልያን ፕሬዚዳንት ናቸው። ከ1983 እስከ 2008 እ.ኤ.አ. የፓርላማ አባል፣ ከ1989 እስከ 1990 እ.ኤ.አ. የትምህርት ሚኒስትር፣ ከ1999 እስከ 2001 እ.ኤ.አ. የመከላከያ ሚኒስትር ነበሩ። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "47585", "contents": "ዮሰፍ ሃይድን (ጀርመንኛ፦ Joseph Haydn 1724-1801 ዓም) የኦስትሪያ ክላሲካል ሙዚቃ አቀነባባሪ ነበሩ። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "32789", "contents": "በካልኩለስ ጥናት፣ ቆንጣጭ እርግጥ እሚባለው እርግጥ በሁለት አስረካቢዎች መካከል ያለን አስረካቢ ጥግ ለማግኘት፣ ብሎም ለማረጋገጥ የሚጠቅም የሂሳብ መሳሪያ ነው። በተለይ ይህ መሳሪያ በጣም ጠቃሚ እሚሆነው፣ የተቆነጠጠው (መሃል ላይ ያለው) አስረካቢ ጥግ ለማስላት አስቸጋሪ ሆኖ ሳለ እርሱን ቆንጥጠው የያዙት አስረካቢዎች ጥግ ስሌት ቀላል ሆኖ ሲገኝ ነው። ማረጋገጫ L = lim x → a f ( x ) ≤ lim inf x → a g ( x ) ≤ lim sup x → a g ( x ) ≤ lim x → a h ( x ) = L , {\\displaystyle L=\\lim _{x\\to a}f(x)\\leq \\liminf _{x\\to a}g(x)\\leq \\limsup _{x\\to a}g(x)\\leq \\lim _{x\\to a}h(x)=L,} የሚከተለው ጥግ በጥግ ህግጋት ሊታዎቅ አይችልም lim x → 0 x 2 sin ⁡ ( 1 x ) {\\displaystyle \\lim _{x\\to 0}x^{2}\\sin({\\tfrac {1}{x}})} lim x → a ( f ( x ) ⋅ g ( x ) ) = lim x → a f ( x ) ⋅ lim x → a g ( x ) , {\\displaystyle \\lim _{x\\to a}(f(x)\\cdot g(x))=\\lim _{x\\to a}f(x)\\cdot \\lim _{x\\to a}g(x),} ምክንያቱም lim x → 0 sin ⁡ ( 1 x ) {\\displaystyle \\lim _{x\\to 0}\\sin({\\tfrac {1}{x}})}"} {"id": "45635", "contents": "እንበረም (ዕብራይስጥ፦ ዐምራም፣ አረብኛ፦ ዒምራን) በመጽሐፍ ቅዱስ መሠረት የሙሴ፣ የአሮንና የማርያም አባት ነበረ። ኦሪት ዘጸአት ስለ እንበረም ጥቂት መረጃ ቢገኝም፣ በመጽሐፈ ኩፋሌ፣ በቁራንና እንዲሁም በሌሎች ምንጮች ተጨማሪ ልማዶች አሉ። በኦሪት ዘጸአት ፪፡፩፣ የእንበረም ስም ሳይጠቅስ እንዲህ ይለናል፦ «ከሌዊ ወገን አንድ ሰው ሄዶ የሌዊን ልጅ አገባ። ሴቲቱም ፀነሰች፣ ወንድ ልጅም ወለደች፣ መልካምም እንደ ሆነ ባየች ጊዜ ሦስት ወር ሸሸገችው።» ከዚህ በኋላ ህጻኑ የግብጽኛ ስሙን «ሙሴ» ተቀበለ (ዘጸ ፪፡፲)። በኋላም በምዕራፍ ፮፡፲፮-፳፣ እንዲህ እንረዳለን፦ «የሌዊ ልጆች ስሞች ጌድሶን፣ ቀዓት፣ ሜራሪ ናቸው።... የቀዓትም ልጆች እንበረም፣ ይስዓር፣ ኬብሮን፣ ዑዝኤል ናቸው..."} {"id": "45647", "contents": "ቅፅበታዊ ምላሽ (Impulse Response) የአንድ ሲስተም ምላሽ (ሪስፖንስ) ማለት የሲስተም ውጤት ለእያንዳንዱ ፍሪኩዌንሲ ኦፍ ኢንፑቱ • ስቴፕ ኢንፑት የሲስተም ውጤት ለኢንፑት ከአንድ ደረጃ ወደ ሌላ [0----1] እና የሲስተም ውጤት ምን ያህል ስቴብል እንዲሁም ሴትል እስኪያደርግ ያለውን ሁኔታ መለኪያ • ኢምፐልስ ኢንፑት የሲስተም ውጤት ለሁሉም ፍሪኩዌንሲ በተመሳሳይ የኢንፑት ማግኒቱድ መጠን የሲስተም ምላሽ ለሆነ ቅፅበታዊ ውጫዊ ኢንተርፊራንስ፤ ስንገልጠው አንድ ፐለስ በትንሽ ጊዜ ውስጥ ስለዚህም ከፍ ያለ ማክሲማ፤ አንድ ተፅእኖ ነገር ማለትም የቅፅበት ኢንፑት ገቢ በሲስተም ውጤት ላይ የሚፈጥረውን ተፅእኖ ማመልከቻ። ውጤት፣ ኢንፑት ቅፅበታዊ ኢንተርፊራንስ ፣ ያለ ጊዜ (ታይም) ተፅእኖ ስለዚህም በሁሉም ፍሪኩዌንሲ(ድግግሞሽ፣ Frequency can be calculated by counting a recurring event in a certain defined duration.)፣ ለምሳሌ፤ በጄኔሬተር ኮንትሮል(AVC) ላይ መብረቅ የኤሌክትሪክ መስመሩን (Spike) ሲያገኘው የሚፈጥረው ተፅእኖ (Impulse Response). ^ http://www.researchgate.net"} {"id": "45689", "contents": "ራዲዮ ስቱዲዮ 54 ኔትወርክ የግል ራዲዮ ጣቢያ በሎክሪ፣ ካላብሪያ፣ ጣልያን አገር ነው። የጣቢያው ማሠራጨት ዙሪያ እስከ ፱ ደቡባዊ ክፍላገሮች ድረስ ይደርሳል፤ እነርሱም መሢና፣ ረጆ ካላብሪያ፣ ቪቦ ቫሌንቲያ፣ ካታንዛሮ፣ ኮሰንዛ፣ ክሮቶኔ፣ ለቼ፣ ፖተንዛ፣ እና ሳሌርኖ ናቸው። በጣቢያው ላይ ዘመናዊ ሙዚቃ ዘፈኖችና በየቀኑ 28 ጊዜ የዜና መረጃ ይሠጣል። ስቱዲዮ 54 ኔትዎርክ የተመሠረተው በ6 June 1985 እ.ኤ.አ. በመሥራቾች ፔትሮ ፓሬታ፣ ፍራንቼስኮ ማሣራ፣ ኤንዞ ጋቶ፣ መሞ ሚኒቲ፣ እና ፔትሮ ሙስሜቺ ሲሆን ስሙ «ራዲዮ ዲጄ ክለብ ስቱዲዮ 54» ተብሎ ነበር። እንደ ሌሎቹ ነፃ ጣልያናዊ ራዲዮ ጣቢያዎች፣ ይህ እንደ ጨዋታ ትርዒት ጀመረ። በ1990 እ.ኤ.አ. በጣልያናዊ ሕግ ሥር ይህም የጨዋታ ትርዒት በይፋ ድርጅት ሆነ፣ በዚህም የጣቢያው ፕሮፌሽናሉ መልክ ተጨመረ። በ1991 እ.ኤ.አ. ደግሞ ከሁሉ ካላብሪያ መጀመርያው ራዲዮ ዳታ ሲስተም የሚባል ሲስተም የሚጠቅመው ራዲዮ ጣቢያ ሆነች። ይህም ከጣልያን ሁሉ ከፊተኞቹ መካከል ነው። በ1994 እ.ኤ.አ. ማሠራጨቱ በኮምፒውተር በዲጂታል አማካኝነት እንዲሆን በቃ፤ ከበፊቱም ማሠራጨቱ ጥረትና ፍትነት አገኘ። ከ1995 እ.ኤ.አ. ጀምሮ ሌሎች የካላብሪያ ራዲዮ ጣቢያዎች በክፍያ በመግዛቱ፣ ማሰራጨቱ የሚደርስበት ርቀት ተጨመረ። በ1997 እ.ኤ.አ. እንደገና ከጣልያን ፊተኞች መካከል ሲሆን፣ የዌብካስቲንግ ችሎታ በሪል ኦዲዮ ሶፍትዌር ጀመረ። በ1998 እ.ኤ.አ. ስሙ «ስቱዲዮ 54 ኔትወርክ» ሆነ፤ በተጨማሪ ከ2000 እ.ኤ.አ. ጀምሮ «ስታርጌት» የተባለው ተዛዋሪ ስቱዲዮ በመሥራቱ፣ ማሠራጨት ከአደባባይ ሕዝብ በቀጥታ ተቻለ። Rossella Laface, Alex Albano, Enzo DiChiera, Paolo Sia, Demetrio Malgeri, Marika Torcivia, Franco Siciliano, Mara Rechichi, Luigi Di Dieco Studio 54 Network Web Site Studio 54 Network webcast streaming (ይህ ድርጅት ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "45761", "contents": "አራራ፣ (ፖርቱጊዝ፦ Arara) የብራዚል ከተማ ነው። http://www.arara.pb.gov.br"} {"id": "45779", "contents": "ኣንቶፋጋስታ የቺሌ ከተማ ነው።"} {"id": "45803", "contents": "በአፍሪቃ ቀንድ ላይ ባለችው በዚህች ኢትዮጵያችን ውስጥ ምግባር ባህል ሃይማኖት ልዮ ትኩረት ተሰጥቷቸው ረጅም ከሚባል ዘመን በላይ የተሻገሩ የማንነት እሴቶች ናቸው:: እነዚህ ከብዙ ሃገራት የሚለዩዋት እሴቶች ናቸው እንግዲህ ከባህሉ ከቋንቋው ከኪነ ጥበቡ ከአስተዳደሩ ከዘመን ቀመሩ ከፍልስፍናው… ወ.ዘ.ተ ጋር ተዳምረው ራሷን የቻለች ነፃ ሃገር እና ጥንታዊት የአለም ቅርስ የሚያሰኛት እነዚህ ከላይ የጠቀስናቸው እሴቶቿ እንዲህ ባለ ረዥም ጊዜ ባስቆጠረ ድህነት እና ውስጣዊ የእርስ በእርስ ጦርነት (ሃይማኖታዊ እና የአስተዳደራዊውን ፍጭት አጠቃሎ) እንዲሁም የውጭ ወረራ እና ዝርፊያ አልፎ በቃልም ይሁን በፅሁፍ ወይም በሌላ በማንኛውም አይነት መንገድ ተጠብቀው ቆይተው ከተሻገሩባቸው እና አሁንም ከተጠለሉባቸው ታዛዎቹ ውስጥ የመሪነቱን ቦታ የሚይዙት በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ (ቀደም ሲል ከግብፅ በተሻገረው መንበረ ማርቆስ እህት ቤተ ክርስቲያን ከጊዜ በሁዋላ ደግሞ ራሱን ችሎ መንበረ ተክለ ሃይማኖት ) ቤተ ክርስቲያን አስተምህሮ የተጠቃለሉት ገዳማት በዋነኝነት ይመደባሉ:: ታዲያ በእነዚህ ገዳማት ውስጥ በህርመት የሚኖሩ ባህታዊያን እና ካህን መነኮሳት ረዥም ጊዜ በቆየው እና የቀደመ የግብፃዊያንን አስቸጋሪ እና በእጅጉ ፈታኝ የሆነ የምናኔ ህይወት አሁንም ጠብቀውት እና ከእለት እለት ህይወታቸው በፍቃደኝነት እና በፍቅር ይኖሩታል:: በመንፈሳዊው አስተሳሰብ የሚታመንበትን የአጋንንት ውጊያ ከሰው ልጅ የህልውና አቅም በላይ የሆነውን የበረሃውን ንዳድ የአራዊትን ፀብ ሁሉ ስጋዊ ህፀፆችን ከራስ ላይ እየጣሉ ወደ ፍፁም መለኮታዊ አኗኗር መለወጥ በሚል መለኮታዊ ፍልስፍና ተጠምደው ይኖራሉ ይህ አለም ሁሉ በቅጡ ያላጤነው እፁብ የሆነውን ይህ የህይወት ፍሰት በአለም ውስጥ የተደበቀ ሌላ አለም ነው::"} {"id": "45929", "contents": "የውዝዋዜ ትርጉሙ መወዝወዝ፡ መናጥ፡ ማሸብሸብ፡ መደነስ ወይም እርግዶሽ መውረድ ሊሆን ይችላል። ተወዛወዘች ሲባል እስክስታ ወረደች ማለት ነው። ካህናትና ዘማሪያንም በቅዳሴና በመዝሙር ጊዜ ይወዛወዛሉ።"} {"id": "45941", "contents": "‘’’ለዘለቄታዊ የልማት ግብ’’’ ‘’(ኤስ.ዲ.ጂ)’’ ለወደፊቱ ለሚኖር የአለም [አቀፍ ብልፅግና] ግብ አስቀምጦ እየተንቀሳቀሰ ነው፡፡ የተጀመረው በዩናይትድ ኔሽን ሲሆን የተዋወቀው በአለማቀፋዊ ግብ ለዘለቄታዊ ልማት በሚል ነው፡፡ በ2015 መጨረሻ የተጠናቀቀውን [የምእት አመቱን ግብ] የሚተካ ነው፡፡ ኤስ.ዲ.ጂ የሚካሄደው ከ2015 እስከ 2030 ነው፡፡ 17 ግቦች ሲኖሩት ከነዚህም ውስጥ 169 ተለይተው የታወቁ አላማዎች አሉት፡፡ ግቦች ቁጥር በነሀሴ 2015፣ 193 ሀገራት አስራሰባቱን ግቦች ለመከተል ተስማምተዋል፡፡ ቁጥር ድህነት :ከሁሉም ቦታ ድህነትን ማጥፋት፡፡ ቁጥር ረሀብ :ረሀብን ማቆም፣ የምግብ ዋስትናና በእኩል ጥራት ማግኘትና ዘለቄታዊ ግርናን መደገፍ:: ጥሩ ጤና :ጤናማ ህይወትን ማረጋገጥና ለሁሉም ህድሜ ደህንነትን መደገፍ፡፡ ጥራት ትምህርት :አጠቃላይና ተገቢነት ያለውን የትምህርት ጥራት ማረጋገጥና በህየወት ቀጣይነት ያለው የመማር እድል ለሁሉም መፍጠር፡፡ ፆታ እኩልነት :የፆታ እኩልነትን ማምጣትና፣ ሁሉንም ሴቶችና ልጃገረዶች እድል መስጠት፡፡ ንፁ ውሀና ንፅህና :ለሁሉም ተደራሽና ዘለቄታዊነት ያለው የውሀና የንፅህና አስተዳደርና መኖሩን ማረጋገጥ፡፡ ታዳሽና ተመጣጣኝ ሀይል :ለሁሉም ተመጣጣኝ፣ ተአማኒነት ያለው፣ ዘለቄታዊና ዘመናዊ ሀይል መዳረሱን ማረጋገጥ፡፡ ጥሩ ስራና"} {"id": "3662", "contents": "ሳን ሳልቫዶር የኤል ሳልቫዶር ዋና ከተማ ነው። በ1517 ዓ.ም. በእስፓንያውያን ተመሠረተ። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር (1998 ዓ.ም.) 2,224,223 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 13°40′ ሰሜን ኬክሮስ እና 89°10′ ምዕራብ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል።"} {"id": "45959", "contents": "2017 አመተ ምኅረት፦"} {"id": "45965", "contents": "2023 አመተ ምኅረት፦"} {"id": "34193", "contents": "ታኅሣሥ ፲ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻ኛው እና የመፀው ወቅት ፸፭ተኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፪፻፷፮ ቀናት በ ዘመነ ዮሐንስ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፪፻፷፭ ቀናት ይቀራሉ። ፲፱፻፵፯ ዓ/ም - የሀገር ፍቅር አዳራሽ የንጉሠ ነገሥቱን የአሜሪካ የመጀመሪያ ጉብኝት የፎቶ አውደ-ትርዒት ለማቅረብ በተወጠነ ዓላማ መሠረት በዚህ ዕለት ተመርቆ ተከፈተ። {{en]]"} {"id": "34379", "contents": ""} {"id": "3770", "contents": "ኢስላማባድ (اسلام آباد) የፓኪስታን ዋና ከተማ ነው። በካራቺ ፈንታ የመንግሥት መቀመጫ እንዲሆን በ1953 ዓ.ም. ተመሠረተ። በ1959 ዓ.ም. መቀመጫው በይፋ ወዲህ ተዛወረ። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 601,600 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 33°40′ ሰሜን ኬክሮስ እና 73°08′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል።"} {"id": "40517", "contents": "21 April በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም ሚያዝያ 13 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "34841", "contents": "ደባርቅ በሰሜን ጎንደር ዞን የሚገኝ ወረዳ ሲሆን ስሙ በዚህ ወረዳ ውስጥ ከሚገኙት ታላቁ ከተማ ይመነጫል። የሊማሊሞ ገደል ይህን ወረዳ ሰንጥቆት ያልፋል። ^ Census 2007 Tables: Amhara Region, Tables 2.1, 2.4, 2.5, 3.1, 3.2 and 3.4. ^ 1994 Population and Housing Census of Ethiopia: Results for Amhara Region, Vol. 1, part 1, Tables 2.1, 2.7, 2.10, 2.13, 2.17, Annex II.2 (accessed 9 April 2009)"} {"id": "40601", "contents": "16 May በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም ግንቦት 8 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "40613", "contents": "22 May በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም ግንቦት 14 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "3824", "contents": "ኪየቭ (Київ) የዩክሬን ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 3,296,100 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 2,588,400 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 50°25′ ሰሜን ኬክሮስ እና 30°30′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል። ኪየቭ በ5ኛ መቶ ዘመን ተሠራ። በአፈ ታሪክ ዘንድ 'ክዪ' የተባለ አለቃ ሠራው።"} {"id": "49025", "contents": "ደቡብ አውስትራሊያ (South Australia) የአውስትራሊያ ክፍላገር ነው።"} {"id": "49031", "contents": "ሻሎም ጋዜጣ (ቱርክኛ፦ Şalom) በኢስታንቡል፣ ቱርክ አገር በቱርክኛ የሚታተም የአይሁድና ጋዜጣ ነው። ስሙ በእብራይስጥ ሰላም ማለት ነው። ለ5000 ያህል አንባብያን ይሰራጫል።"} {"id": "49055", "contents": "አብካዝኛ (аҧсшәа /አጵስሿ/) ከስሜን-ምዕራብ ካውካሶስ ቋንቋዎች ቤተሠብ አንድ ነው። የሚነገርበት በተለይ በአብካዝያ (በጂዮርጂያ ውስጥ በከፊል ተቀባይነት ያለው አገር) ነው። ተናጋሪዎቹ 100,000 ያህል ናቸው። የአብካዝኛ ውክፔዲያ አለ!"} {"id": "35153", "contents": "ቱራስ (ግሪክ Τύρας) ወይም ቲራስ በድኒስተር ወንዝ አፍ በጥቁር ባሕር ላይ በጥንት የተገኘው ከተማ ነበረ። ከ600 ዓክልበ. ግድም በኋላ ቱራስ የሚሌቶስ (በግሪክ) ቅኝ አገር ሆነ። በዙሪያው የኖሩት ሕዝቦች ቲራጌታውያን ተባሉ። በሥፍራው ላይ አሁን ያለው ከተማ ቢልሖሮድ-ድኒስትሮቭስክዪ፣ ዩክሬን ይባላል።"} {"id": "40691", "contents": "5 July በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም ሰኔ 28 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "40709", "contents": "17 July በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም ሐምሌ 10 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "40721", "contents": "23 July በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም ሐምሌ 16 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "40733", "contents": "29 July በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም ሐምሌ 22 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "4052", "contents": "ረኒር ተራራ ፒርስ ካውንቲ፣ ዋሺንግተን የሚገኝ ስትራቶቮልካኖ ሲሆን ሲያትል በ87 ኪ.ሜ ርቀት ላይ በዩናይትድ ስቴትስ ይገኛል።"} {"id": "4196", "contents": "ሃይማኖት አንድ ሕብረተሠብ የሚያምንባቸው ጽኑ እምነቶች መሠረት ነው። በዓለም ውስጥ በርካታ ልዩ ልዩ ሃይማኖቶች አሉ። ዋና ዓለማዊ ሃይማናቶች ክርስትና፣ እስልምና፣ አይሁድና፣ የሕንዱ ሃይማኖት እና ቡዲስም ናቸው። እነዚህ ሃይማኖቶች በአንዳንድ አገር በይፋ የመንግሥት ሃይማኖት ሁኔታ አላቸው። ከነዚህ መጀመርያ ሦስቱ. ክርስትና፣ እስልምናና አይሁድና፣ ሁላቸው ከአብርሐም ስለ ተነሡ፣ «አብርሃማዊ ሃይማኖቶች» ተብለዋል። ሒንዱኢዝምና ቡዲስም ግን ከሕንድ ተነሡና «ሕንዳዊ» ወይም «ዳርማዊ ሃይማኖቶች» ተብለዋል። ሌሎች ሃይማኖቶች በአሁኑ ሰዓት በየትም አገር የመንግሥት ሃይማኖት ባይሆኑም፣ ባለፉት ዘመናት በታሪክ መንግሥታት ይኖራቸው ነበር፦ በተለይ ዛርጡሽና፣ ጃይኒስም፣ ሲኪስም፣ ዳዊስም፣ የኮንግ-ፉጸ ትምህርት፣ ሺንቶና የተለያዩ ኗሪ ወይም አረመኔ ሃይማኖቶች የቀድሞ መንግሥታት ነበሯቸው፤ የጠፉት ሃይማኖቶች ማኒኪስም እና አሪያኒስም ደግሞ የቀድሞ መንግስታት ነበሯቸው። በተጨማሪ መቸም መንግስት ያልነበረላቸው በርካታ ሌሎች አነስተኛ ሃይማኖቶች ወይም እምነቶች አሉ ወይም በታሪክ ተገኝተዋል። በአንዳንድ አስተሳሰብ ማርክሲስም-ሌኒኒስም በሃይማኖት ፈንታ የአንዳንድ መንግሥት ፍልስፍና፣ ትምህርት ወይም ርዕዮተ ዓለም በመሆኑ በውኑ እንደ አንድ ሃይማኖት መቆጠሩ ተገቢ ነው። : ይህ ፡ አጭር ፡ ሃይማኖት ፡ ነክ ፡ ጽሑፍ ፡ መሠረት ፡ ወይም ፡ መዋቅር ፡ ነው። እርስዎ ፡ ሊያስፋፉት ፡ ይችላሉ!"} {"id": "35375", "contents": "የልብስ ሳሙና ጥራት ምልኪያ ሙከራዎች ብዙ ናቸው። ለምሳሌ የስሜን አሜሪካውን (ASTM) ብናይ የሚከተለውን ይመስላሉ ISO 684 Analysis of Soap – Determination of total free alkali ISO 685 Analysis of Soap – Determination of total alkali content and total fatty matter content ISO 1067 Analysis of Soap – Determination of unsaponifiable, unsaponified, and unsaponified saponifiable matter ISO 457 Analysis of Soap – Determination of chloride content ISO 673 Analysis of Soap – Determination of ethanol insoluble matter ISO 672 Analysis of Soap – Determination of moisture and volatile matter content ISO 456 Surface-active agents – Determination of free caustic alkali."} {"id": "35507", "contents": "እማሆይ ገላነሽ አዲስ_፲፰፻፹፱᎗፲፱፻፸፰ ስለ አንዲት ስመ-ጥሩ ኢትዮጵያዊት መምህርትና ባለ ቅኔ ታሪክና ማንነት ስናስታውስ ‘ጽላሎ ይበልጣል አንቺ ያለሽበቱ‘ የተባለላቸውንና ሣር ቅጠሉ አድናቆቱ የቸራቸውን እማሆይ ገላነሽ አዲስን ከጽላሎ አማኑኤል ሳናነሳ አናልፍም። ከቄስ ገበዝ ሐዲስ ኪዳናትና ከወ/ሮ ወርቅነሽ እንግዳ በምዕራብ ጎጃም ሀገረ ስብከት በይልማና ዴንሳ ወረዳ በሚገኘው ደብረ ጽላሎ አማኑኤል በ፲፰፻፹፱ ዓ.ም ተወለዱ። በእናት አባታቸው ቤትም በንክብካቤ አደጉ። አባታቸው የሚያስተምሩትንም ቅኔ ሥራዬ ብለው ይከታተሉ ነበር። የስምንት ዓመት ልጅ እያሉ አንድ ቀን ከእናታቸው ጋር ወደ ቤተ ክርስቲያን ይሄዳሉ። በሴቶች መቆሚያ ከእናታቸው ፊት ተቀምጠው እንዳሉ በዚያው ቤተ ክርስቲያን የሚያገለግሉት ከሥርዓተ ቅዳሴው በኋላ ቅኔ ይዘርፋሉ። “በታቦርሂ አመ ቀነጸ መለኮትከ ፈረስ” ማለትም መለኮትህ ፈረሰ በደብረ ታቦር ተራራ በዘለለ ጊዜ ብለው ቄስ ገበዝ ለዓለሙን ሲጀምሩ፡ ገላነሽ ሐዲስ ባልታሰበና ባልተጠበቀ ሁኔታ ከተቀመጡበት ተነሥተው “ኢክሀሉ ስሂቦቶ ሙሴ ወኤልያስ” አሉና ነጥቀው እርፍ። ትርጉሙም ሙሴና ኤልያስ ሊስቡት አልቻሉም ብለው አባታቸውን በጉባኤ መካከል ነጥቀዋቸው መወድሱን ጨርሰውታል። አባታቸውም እዚያው ጉባኤ መካከል አዚምላት በማለት ተናግረዋል ይባላል። በኋላም መልሰው እንዲህ አሏቸው፡ “ወእንዘ ትትናገሪ ዘንተ በአድንኖ ክሳድ ወርእስ በከመ አነ ስማዕኩክ ኢይሰማዕኪ ጳውሎስ።“ ይህ ጳውሎስ በመልእክቱ ሴቶች በጉባኤ መካከል ገብተው እንዳያስተምሩ የተናገረውን ቃል በማስታወስ እኔ እንደ ሰማሁሽ ይህንን ስትናገሪ ጳውሎስ እንዳይሰማሽ ለማለት ነው። ከዚህ በኋላ ቤተ ክርስቲያኑ ውስጥ የተሰባሰቡት ሊቃውንትና ሕዝብ ይህ ምስጢር እንደተገለጸላቸው ባዩ ጊዜ፤ በሁኔታው በመገረምና በመደነቅ ካህናቱ በወረብ፥ ጎበዛዝቱ በሆታ ሴቱ በእልልታ ገላነሽን እያመሰገኑ መንገድ ጀመሩ። እንደ ንግሥት ጉዞ በአልጋ ሆነው መጋረጃ ተጋርዶላቸው እቤታቸው ደረሱ። ሕዝቡም ከፍ ያለ የደስታ ግብዣ አድርጎ ሰነበተ። ይህ ደስታ ብዙም ሳይቆይና ስሜቱ ሳይደበዝዝ ገላነሽ ሕይወት ላይ አስደንጋጭ ክስተት ተፈጠረ። በለጋ ዕድሜያቸው ኩፍኝ በተባለ በሽታ ይያዙና ዓይኖቻቸው የማየት ብርሃናቸውን ያጣሉ። ይሄን ጊዜ አባታቸው የቤተ ክህነት ትምህርት እንዲጀምሩ በማድረግ ዳዊትን፣ ውዳሴ ማርያምን፣ ቅዳሴ ማርያምን፣ የብሉይና የሐዲስ ኪዳን ትርጓሜን እንዲሁም ለዘመናት ሲያስተምሩት / ከሃምሳ ዓመታት በላይ የኖሩትን ቅኔን ከነ-አገባቡ በሚገባ እንዲያጠናቅቁ ያደርጋሉ። ለካ የዚያን ጊዜዋ ገላነሽ ሐዲስ ዐይናቸው እንጂ ልባቸው ብርሃን ነበረ። ገላነሽ አባታቸው ካስተማሯቸው በኋላ በመምህርነት ይመርቋቸውና በአባታቸው ጉባኤ ውስጥ ተቀምጠው በየተራ ሲያስተምሩ ቆይተዋል። ለአካለ-መጠን ሲደርሱ ወላጆቻቸው “እኛ ከሞትን ማን አላት?"} {"id": "40967", "contents": "19 January በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) በዘመነ ማቴዎስ፣ በዘመነ ማርቆስና በዘመነ ሉቃስ ጥር 11 ቀን ማለት ነው። በዘመነ ዮሐንስ ግን (ዘመነ ሉቃስ የሥግር ዓመት በመሆኑ) ጥር 10 ቀን ላይ ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "4322", "contents": "1 January 220 - 28 August 220 እ.ኤ.ኣ. = 212 ዓ.ም. 29 August 220 - 31 December 220 እ.ኤ.ኣ. = 213 ዓ.ም."} {"id": "51491", "contents": ""} {"id": "49487", "contents": "ሰኸምሬ ሰኡሰርታዊ 8 ሶበክሆተፕ በላይኛ ግብጽ በ2ኛው ጨለማ ዘመን (16ኛው ሥርወ መንግሥት) ምናልባት 1643-1637 ዓክልበ. አካባቢ የገዛ ፈርዖን ነበረ። ስሙ «ሰኸምሬ ሰኡሰርታዊ ሶበክሆተፕ» የሚታወቀው ከአንድ ቅርስ ብቻ ነው። ይህ ጽላት በሶበክሆተፕ 4ኛው ዓመት የአባይ ወንዝ ጐርፍ እንደ ተከሠተ ይዘግባል። ይህ በሂክሶስ ዘመን ስለ ነበር፣ እንዲሁም አቢዶስ በአቢዶስ ሥርወ መንግሥት ነጻ እንደ ሆነ ስለሚታሰብ፣ 8 ሶበክሆተፕ በእውነት በታችኛ ግብጽ ላይ እንደ ገዛ አይታሰብም። ከዚህ በቀር በቶሪኖ ቀኖና ላይ በአንድ ክፍል «ሰኸምሬ ፫ አመት፣ ሰኸምሬ ፲፮ አመት፣ ሰኸምሬ... ፩ አመት» ሲል ይህ ክፍል ባብዛኛው የ16ኛው ሥርወ መንግሥት እንደ ሆነ ይታመናል። ሁለተኛው የተዘረዘረው ሰኸምሬ 8 ሶበክሆተፕ እንደ ነበር ይገመታል። በቅርሶች ጉድለት ግን በውነት ከ5 ዓመት ያህል በላይ እንደ ገዛ አጠያያቂ ነው።"} {"id": "4430", "contents": "1 January 1948 - 10 September 1948 እ.ኤ.ኣ. = 1940 ዓ.ም. 11 September 1948 - 31 December 1948 እ.ኤ.ኣ. = 1941 ዓ.ም."} {"id": "4436", "contents": "1 January 1944 - 10 September 1944 እ.ኤ.ኣ. = 1936 ዓ.ም. 11 September 1944 - 31 December 1944 እ.ኤ.ኣ. = 1937 ዓ.ም."} {"id": "4460", "contents": "1 January 1932 - 10 September 1932 እ.ኤ.ኣ. = 1924 ዓ.ም. 11 September 1932 - 31 December 1932 እ.ኤ.ኣ. = 1925 ዓ.ም."} {"id": "4466", "contents": "1 January 1929 - 10 September 1929 እ.ኤ.ኣ. = 1921 ዓ.ም. 11 September 1929 - 31 December 1929 እ.ኤ.ኣ. = 1922 ዓ.ም."} {"id": "4550", "contents": "1 January 1886 - 9 September 1886 እ.ኤ.ኣ. = 1878 ዓ.ም. 10 September 1886 - 31 December 1886 እ.ኤ.ኣ. = 1879 ዓ.ም."} {"id": "4556", "contents": "1 January 1883 - 10 September 1883 እ.ኤ.ኣ. = 1875 ዓ.ም. 11 September 1883 - 31 December 1883 እ.ኤ.ኣ. = 1876 ዓ.ም."} {"id": "4562", "contents": "1 January 1880 - 9 September 1880 እ.ኤ.ኣ. = 1872 ዓ.ም. 10 September 1880 - 31 December 1880 እ.ኤ.ኣ. = 1873 ዓ.ም."} {"id": "4574", "contents": "1 January 1874 - 9 September 1874 እ.ኤ.ኣ. = 1866 ዓ.ም. 10 September 1874 - 31 December 1874 እ.ኤ.ኣ. = 1867 ዓ.ም."} {"id": "49643", "contents": "ኤርምያስ ለገሰ ዋቅጅራ (Ermias Legesse Wakjira) ኢትዮጵያዊ ፖለቲከኛ፤ ጋዜጠኛ እና ጸሐፊ ነው። ነዋሪነቱ በሰሜን አሜሪካ ማሪላንድ ስቴት ውስጥ ሲልቨርስፕሪንግ በሚባል ከተማ ነው። አሁን ethio 360 በሚባል የሚዲያ ተቋም ውስጥ በፖለቲካ ተንታኝነት እና በፕሮግራም አዘጋጅነት እየሰራ ይገኛል። በነጻነት አታሚ ድርጅት አሳታሚነት የመለስ ‘ትሩፋቶች’ – ባለቤት አልባ ከተማ እና የመለስ ልቃቂት የሚባሉ መጽሐፍትን አሳትሟል።"} {"id": "49655", "contents": "ጭፈራ በሰዎች ውዝዋዜ ወይም እንቅስቃሴ እንዲታይ ወይም ለመደሠት የሚደረግ ኪነት ሥነ ጥበብ ነው። በተለይም ከሙዚቃ ዜማ ጋር በስንኝ የተስተካከለ እንቅስቃሴ ነው። ጭፈራዎች ከባሕል ወደ ባሕል የሚለያዩ ሲሆን በአንዱም ባሕል ውስጥ በርካታ ልዩ ልዩ የጭፈራ አይነቶች ይኖራሉ። (ይህ ባሕል ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "4670", "contents": "1 January 1827 - 10 September 1827 እ.ኤ.ኣ. = 1819 ዓ.ም. 11 September 1827 - 31 December 1827 እ.ኤ.ኣ. = 1820 ዓ.ም."} {"id": "4676", "contents": "1 January 1824 - 9 September 1824 እ.ኤ.ኣ. = 1816 ዓ.ም. 10 September 1824 - 31 December 1824 እ.ኤ.ኣ. = 1817 ዓ.ም."} {"id": "4682", "contents": "1 January 1821 - 9 September 1821 እ.ኤ.ኣ. = 1813 ዓ.ም. 10 September 1821 - 31 December 1821 እ.ኤ.ኣ. = 1814 ዓ.ም."} {"id": "49721", "contents": "ማኅበረሰባዊ ፍልስፍና በሰው ልጅን ማኅበራዊ ባህርይ ላይ የሚመራመር የፍልስፍና ዘርፍ ነው። የማሕበራዊ ማንነት፣ የፖለቲካዊ ሥነ ምግባር፣ የተለያዩ ር ዕዮተ ዓለሞችን፣ የሚዎጡ ኅግጋት ፍትሃዊነትን፣ የሥነ ልቡናን ፍልስፍናዊ መሰረቶች፣ እና መሰል የቡድን ጠባያትን የሚያጠና ክፍል ነው። በዚህ የ ዕውቀት ሥር ከሚካለሉ ውስጥ፣ ማኅበራዊ ሥነ ኑባሬ እና ማኅበራዊ ሥነ ዕውቀት እንደ ቅርንጫፍ ሊዎሰዱ ይችላሉ። በማኅበራዊ ሥነ ኑባሬ «ማኅረሰቦች ኑባሬ አላቸውን? አንድ ማኅበረሰብ አለ ከተባለ፣ በውስጡ ካሉት አባላት ግለሰቦች ይለያል? ከተለየስ በምን ዓይነት ሁኔታ?» የሚሉት ጥያቄዎች ይመረመራሉ። በማኅበራዊ ሥነ ዕውቀት «የአንድ ግለሰብ ዕውቀት በማኅበረሰቡ የቱን ያክል ጫና ይደረግበታል? ማኅበራዊ ተቋማት በአንድ ግለሰብና በአጠቃላይ ማኅብረሰቡ ዕውቀትና እምነት ላይ ምን አስተዋጽዖ ያደርልጋሉ?» የሚሉትን ጥያቄዎች ለመመለስ ይሞክራል። ስለሆነም ይህ የፍልስፍና ዘርፍ ከፖለቲካ እና ሥነ ባሕል ጥናቶች ጋር ተነባባሪ ክፍሎች አሉት።"} {"id": "36017", "contents": "አብርሃም በመጽሐፍ ቅዱስ መሠረት በዑር ከላውዴዎን አብራም ተብሎ ተወልዶ በኋላ ወደ ካራንና ወደ ከነዓን ግብፅም የሄደው የዕብራውያንና፣ የእስማኤላውያን የብዙ ሕዝቦች አባት ነበረ። የአብርሃም ታሪክ በተለይ የሚታወቀው ከብሉይ ኪዳን ኦሪት ዘፍጥረት መጽሐፍ ውስጥ ነው። በተጨማሪ መጽሐፈ ኩፋሌ ስለ አብርሃም ሕይወት ብዙ ምዕራፍ ይሰጣል። 1876 ዓመተ ዓለም (ዓ.ዓ.) - አብራም ለአባቱ ታራ እና ለእናቱ ኤድና በዑር ከላውዴዎን ተወለደ። 1886 ዓ.ዓ. - ሦራ (በኋላ ሣራ) ተወለደች (?)። 1891 ዓ.ዓ. - አብራም ወጣት ሆኖ በከብት የሚስብ ማረሻ ፈጠረ። 1903 ዓ.ዓ. - አብራም አባቱን ታራን በጣኦታት ለምን ታምናለህ ብሎ ጠየቀው። 1925 ዓ.ዓ. - አብራም ሦራንን አገባት። 1932 ዓ.ዓ. - ሎጥ ተወለደ። 1936 ዓ.ዓ. - አብራም የዑርን አረመኔ መቅደስ አቃጠለና ወደ ካራን ሸሸ። 1950 ዓ.ዓ. - የሰናዖር ንጉሥ አምራፌልና የኤላም ንጉሥ ኮሎዶጎምር የሰዶምን አካባቢ በከነዓን ያዙ። 1951 ዓ.ዓ. - እግዚአብሔር አብርሃምን ባረከው፣ አብርሃምም ሰማያዊ ቋንቋ ለመማር ጀመረ። 1953 ዓ.ዓ. - አብርሃም ከካራን ወደ ከነዓን ተጓዛ። 1954 ዓ.ዓ. - ኬብሮን በከነዓን ተሠራ። 1956 ዓ.ዓ. - አብርሃም ወደ ግብፅ ሄደ። 1961 ዓ.ዓ. - ጣይናስ በግብጽ ተሠራ። 1963 ዓ.ዓ. - አብርሃም ወደ ከነዓን ወደ ቤቴል ተመለሰ። ሰዶም በኤላም ላይ አመጸ። 1964 ዓ.ዓ. - የነገስታት ጦርነት፦ የአብርሃም ሠራዊት አምራፌልን ወዘተ."} {"id": "36041", "contents": "ዲዬጎ አልፍሬዶ ሉጋኖ ሞሬኖ (Diego Alfredo Lugano Morena, ጥቅምት ፳፫ ቀን ፲፱፻፸፫ ዓ.ም. ተወለደ) ኡራጓያዊ እግር ኳስ ተጫዋች ነው። ለፓሪስ ሴንት-ጀርሜይን ክለብ የሚጫወት ሲሆን የኡራጓይ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድን አባል ነው። ^ \"(እንግሊዝኛ) Player Profile\". www.psg.fr. በየካቲት ፳፫ ቀን ፳፻፬ ዓ.ም. የተወሰደ. በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ ዲዬጎ ሉጋኖ የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "36095", "contents": "ኤልሳቤጥ II ወይም ኤልሳቤጥ ዳግማዊት (ኤልዛቤት አሌክሳንድራ ማርያም፤ በኤፕሪል 21 ቀን 1926 የተወለደችው የአውሮፓ የቀን መቁጠሪያ) የእንግሊዝ ንግሥት እና ሌሎች የኮመንዌልዝ ግዛቶች ናት። እ.ኤ.አ. በዓለም ላይ ንጉስ ወይም ንግስት፣ የታይላንድ ቡሚቦል አዱሊያዴጅ ከሞተ ጥቅምት 13 ቀን 2016 ጀምሮ። ንግሥት የሆነችባቸው አገሮች የኮመንዌልዝ ግዛቶች በመባል ይታወቃሉ። አጠቃላይ ህዝባቸው ከ129 ሚሊዮን በላይ ነው። ኤልዛቤት II የየአገሩ ንግስት ብትሆንም ሁሉም ነጻ አገሮች ናቸው። ኤልዛቤት II የምትኖረው እና አብዛኛውን ጊዜዋን የምታሳልፈው በዩናይትድ ኪንግደም ነው። ንግሥት በሆነችባቸው ሌሎች አገሮች ሁሉ አንድ ሰው እንዲወክላት ይመረጣል። ይህ ሰው ጠቅላይ ገዥ በመባል ሊታወቅ ይችላል። ኤልዛቤት II ጥቂት የፖለቲካ ሃይሎች አሏት፣ እና በተለመደው መልኩ ገዥ አይደለችም። እሷ ንግሥት ነች እና በአገሮቿ አስተዳደር ላይ ፍላጎት አሳይታለች ፣ ግን ምን ማድረግ እንዳለባት ለመንግሥታት አትናገርም። ከመንግሥቶቿ ጋር መደበኛ ስብሰባዎችን ታደርጋለች, ነገር ግን አገሪቷን የሚያስተዳድሩት እነሱ ናቸው. ለመንግሥታት ሥነ ሥርዓቶችን ታከናውናለች፣ ክብር ትሰጣለች፣ እና ብዙ የበጎ አድራጎት ድርጅቶችን ትጎበኛለች። እ.ኤ.አ. በ 1947 ንግስቲቱ በ 2021 የሞተውን የኤድንበርግ መስፍን ልዑል ፊሊፕን አገባች ንግስት እና ልዑል ፊሊፕ አራት ልጆች ፣ ስምንት የልጅ ልጆች እና 12 የልጅ ልጆች ነበሯት። ኤፕሪል 21 ቀን 1926 ኤልዛቤት የተወለደችው በአያቶቿ ቤት 17 ብሩተን ስትሪት፣ ሜይፌር፣ ለንደን ነው። አባቷ ልዑል አልበርት፣ የዮርክ መስፍን ነበር፣ እሱም በኋላ ጆርጅ ስድስተኛ ሆነ። ወንድሙ የዌልስ ልዑል ነበር። እናቷ የዮርክ ዱቼዝ ኤልዛቤት ነበረች። ልዕልት ኤልዛቤት ከንግስት ማርያም እና ልዕልት ማርጋሬት ጋር ልዕልት ኤልዛቤት የንጉሥ ጆርጅ አምስተኛ እና የንግሥት ማርያም የልጅ ልጅ ነበረች። በእናቷ ስም ተጠርታለች."} {"id": "36101", "contents": "ሸንኖንግ በንጻው ጂንግ (神農本草經) ስለ አትክልትና እርሻ በቻይንኛ የተጻፈ ጥንታዊ መጽሐፍ ነው። ከ2000 ዓክልበ. በፊት በኖረው አፈታሪካዊ ንጉሥ ሸንኖንግ እንደ ተጻፈ ይላል። የዛሬው ተመርማሪዎች ግን እንደሚያስቡ መጽሐፉ ከ300 ዓክልበ. እና ከ200 ዓ.ም. መካከል ባሉት ዘመናት ተቀነባበረ። ጽሑፉ አሁን ጠፍቷልና ይዘቱ በፍጹም አይታወቅም፤ የ365 አትክልት ጥቅም በሦስት ክፍሎች እንደ ገለጸ ይታወቃል። መጀመርያው ክፍል 120 የማይጎዱ ጠቃሚ የሆኑ ዕጽዋት ይዘርዝራል። ከነዚህም ረይሽዕ ዕንጉዳይ፣ ጂንሠንግ (የሥር አይነት)፣ ኩርኩራ፣ ብርቱካን፣ ቀረፋ እና የቻይና እንስላል (Glycyrrhiza uralensis) ይጠቀሳሉ። 2ኛው ክፍል 120 ሊጎዱ የሚችሉ በጥንቃቄ የሚወሰዱ መድኃኒት አትክልት ይዘረዝራል። በዚሁ መደብ ዝንጅብል፣ Paeonia እና ኪያር ይገኛሉ። በመጨረሻው ክፍል 125 ጉዳት የሚያምጡ አትክልት ይዘረዝራል። ለምሳሌ ሩባርብና ኮክ እንደዚህ ይመደባሉ። Jean-Baptiste Du Halde SJ (1735). \"Description Géographique, Historique, Chronologique, Politique et Physique de l'Empire de la Chine et de la Tartarie chinoise\" (በFrench). በSeptember 3 2010 የተወሰደ. Yang, Shou-zhong. The Divine Farmer's Materia Medica: A Translation of the Shen Nong Ben Cao Jing. USA, Blue Poppy Press, 2007 Google Books May. 2011"} {"id": "5588", "contents": "1 January 1372 - 5 September 1372 እ.ኤ.ኣ. = 1364 ዓ.ም. 6 September 1372 - 31 December 1372 እ.ኤ.ኣ. = 1365 ዓ.ም."} {"id": "7106", "contents": "1 January 621 - 31 August 621 እ.ኤ.ኣ. = 613 ዓ.ም. 1 September 621 - 31 December 621 እ.ኤ.ኣ. = 614 ዓ.ም."} {"id": "7124", "contents": "1 January 612 - 31 August 612 እ.ኤ.ኣ. = 604 ዓ.ም. 1 September 612 - 31 December 612 እ.ኤ.ኣ. = 605 ዓ.ም."} {"id": "7130", "contents": "1 January 609 - 31 August 609 እ.ኤ.ኣ. = 601 ዓ.ም. 1 September 609 - 31 December 609 እ.ኤ.ኣ. = 602 ዓ.ም."} {"id": "49847", "contents": "ሕገ ነሺሊ ወይም የኬጥያውያን ሕግጋት በኬጥኛ የተጻፉት የኬጥያውያን መንግሥት ሕገ ፍትሕ ነበር። «ነሺሊ» የሚለው ስም ኬጥያውያን ለራሳቸው የነበራቸው ስያሜ ሲሆን ከመነሻቸው ከተማ ከካነሽ ስም ደረሰ። ብዙ ቅጂዎች ተገኝተዋል። ብዙዎቹም ቅጂዎች በ1480 ዓክልበ. በንጉሥ ተለፒኑ ዘመን ያህል የተቀነባበሩት ሕጎች እንደ ሆኑ ይታስባል። በተለፒኑ ዐዋጅ መጨረሻ ክፍል ሆን ብሎ ስለ መግደልና ስለ ጥንቆላ የሚቀምሩ ሕግጋት ተሰጡና። በዚህ ጽሁፍ ውስጥ «የቀድሞው ሕግ እንዲህ ነበር» ሲል፣ ከ1480 ዓክልበ. አስቀድሞ የኖሩት ሕጎች ይመሰክራል። ሌሎች ቅጂዎች በ1300 ዓክልበ. አካባቢ የታደሰው ወይም የተሻሸለው ሕገ ፍጥሕ ያላቸው ናቸው። እስከ 1186 ዓክልበ. እስከ ወደቀ ድረስ በኬጥያውያን ግዛት ተግባራዊ ነበሩ። በኬጥኛው ጽሑፍ አንዳንድ ቃላት በባላ ርስት ላይ የነበሩትን ግዴታዎች ይገልጻሉ። ግዴቶቹ ሁሉ ምን ያህል እንደ ነበሩ አናውቅም፤ እንዲህ ተተርጉመዋል፦ «አገልግሎት» (/ሻሓን/)፣ «ቀረጥ» (/ሉዚ/ ) እና «ባለ-ዕጅ ግዴታ» (በሱመርኛ ቃል /ቱኩል/-ግዴታ ማለት «መሣርያ-ግዴታ» ይጻፋል።) ኬጥያውያን አረመኔ አሕዛብ እንደ መሆናቸው ሁሉ፣ ሕጎቻቸው ስለ ጣዖታት፣ ሥነ ሥርዓቶች፣ አንዳንድ ጨካኝ ቅጣቶች ወዘተ ይጠቀሳሉ። ስለ ዝሙት የነበራቸው አስተያየት በተለይ ከጎረቤታቸው ሕገ ሙሴ ወይም ከአብርሃማዊ እምነቶች አስተያየት ይለያል። ባርነትና የባላባቶችም ነጻ ሥራ አይነተኛ ነበሩ፤ እንዲሁም ግብርናና የብረታብረት ሥራ ለኬጥያውያን አይነተኛ ነበሩ። «...እኔ ተለፒኑ በሐቱሳሽ ጉባኤ ጠራሁ። ከዚህ ሰዓት ጀምሮ፣ በሐቱሳሽ ማንም ሰው የንጉሣዊ ቤተሠብ ልጆችን አይበድላቸው ወይም ጩቤ አይዝባቸው!» « ልዑል አልጋ ወራሹ - በኲር ልጅ ብቻ ንጉሥ ሆኖ ይጫን!"} {"id": "7556", "contents": "1 January 400 - 29 August 400 እ.ኤ.ኣ. = 392 ዓ.ም. 30 August 400 - 31 December 400 እ.ኤ.ኣ. = 393 ዓ.ም."} {"id": "7562", "contents": "1 January 397 - 29 August 397 እ.ኤ.ኣ. = 389 ዓ.ም. 30 August 397 - 31 December 397 እ.ኤ.ኣ. = 390 ዓ.ም."} {"id": "6566", "contents": "1 January 889 - 1 September 889 እ.ኤ.ኣ. = 881 ዓ.ም. 2 September 889 - 31 December 889 እ.ኤ.ኣ. = 882 ዓ.ም."} {"id": "6578", "contents": "1 January 883 - 2 September 883 እ.ኤ.ኣ. = 875 ዓ.ም. 3 September 883 - 31 December 883 እ.ኤ.ኣ. = 876 ዓ.ም."} {"id": "10469", "contents": "ጆሞ ኬኒያታ (ወይም ኬንያታ) ኬኒያ ከእንግሊዝ ቅኝ ግዛት ስትላቀቅ የመጀመሪያው የነጻነቱ ኬኒያ ፕሬዚዳንት ነበሩ። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "10475", "contents": "አፍንጫ ለማሽተት የምንገለገልበት የሰውነታችን ክፍል ሲሆን በተለይ ለሰው ልጅ ለመልክም የፊት ገጽታ አስተዋፅኦ አለው።"} {"id": "10499", "contents": "ሙሉጌታ ወልደየስ የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድንና የቡና ተጫዋች የነበረ ነው።"} {"id": "10505", "contents": "አሰግድ ተስፋዬ የቡናና የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ትጫዋች የነበረ ነው።"} {"id": "10523", "contents": "ማማ ስብሓቱ የቪ.ኦ.ኤ. የአማርኛው ዜና አገልግሎት ጋዜጤኛ የነበረች ሲሆን ባሁኑ ጊዜ የግል መጽሄት አዘጋጅ ስሜታቂ ሴት ናት። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "10529", "contents": "ሚኒስትር የመንግስት ከፍተኛ መስሪያ ቤት የበላይ አዛዥና ተቆጣጣሪ ነው። አንድ ሚኒስትር በተመደበበት መ/ቤት ከአገሪቱ ርዕሰ ብሄር ጋር በመካከር ማንኛውንም ለውጥና ርምጃ የመውሰድ ሙሉ ስልጣን አለው። (ይህ ፖለቲካ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "11468", "contents": "አና ናጋታ (ጃፓንኛ፦ 永田杏奈 1974 ዓ.ም. ተወልዳ) ጃፓናዊት ተዋናይ ናት። በተለይ የምትታወቅበት ሚና በፊልሙ ባተል ሮያል እንደ ሂሮኖ ሺሚዙ ነው።"} {"id": "11492", "contents": "ለኢትዮጵያዊው ፖለቲካዊ ፓርቲ፣ የግንቦት 7 ፖለቲካዊ ፓርቲ ይዩ። ግንቦት ፯ ቀን፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪፻፵፯ኛው ዕለት ሲሆን፤ የፀደይ (በልግ) ወቅት ፵፪ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፻፲፱ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፻፲፰ ቀናት ይቀራሉ። ፲፱፻፵ ዓ/ም - ታላቋ ብሪታኒያ በፍልስጥኤም ላይ የነበራት የአስተዳደር ሥልጣን ሲያከትም፤ ግብጽ፣ ዮርዳኖስ፣ ሊባኖስ፣ ሶርያ፣ ኢራቅ እና ሳውዲ አረቢያ ተባብረው አዲስ የተመሠረተችውን እስራኤልን ወረሩ። ይኼም ድርጊት የመጀመሪያውን የአረብ እና እስራኤል ጦርነት ለኮሰ። ፲፱፻፵፱ ዓ/ም - ታላቋ ብሪታኒያ የአገሪቱን የመጀመሪያ ‘ሃይድሮጅን ቦምብ’ በሙከራ አፈነዳች። ፲፱፻፷፪ ዓ/ም - የአሜሪካው ፕሬዚደንት ሪቻርድ ኒክሰን በሀገራቸው ጦር ሠራዊት ታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ አና ሄይስ (Anna Mae Hays) እና ኤልሣበጥ ሆይሲንግቶን(Elizabeth P. Hoisington) የተባሉ ሁለት ሴት መኮንኖችን ወደጄነራልነት ማዕርግ አሳደጉ። ፲፱፻፹፫ ዓ/ም - ፈረንሳዊቷ ኢዲዝ ክሬሶን (Édith Cresson) የሀገራቸው የመጀመሪያዋ ሴት ጠቅላይ ሚኒስትር ሆኑ። (እንግሊዝኛ) http://news.bbc.co.uk/onthisday/hi/dates/stories/may/15/newsid_2510000/2510335.stm"} {"id": "37097", "contents": "አዲስ ዘመን (ጋዜጣ) አዲስ ዘመን (ከተማ)"} {"id": "37499", "contents": "ምየንማ በደቡብ-ምሥራቅ እስያ የሚገኝ አገር ነው። የምየንማ ዋና ከተማ እስከ 1998 ዓ.ም. ያንጎን ነበረ። በመጋቢት 17 ቀን 1998፣ የምየንማ መንግሥት ኔፕዪዶ አዲሱ ዋና ከተማ መሆኑን አዋጀ። የአገሩ ስም በይፋ ምየንማ እንዲሆን ያዋጀ ሲሆን አሁንም በቀድሞው ስም Burma /በርማ/ ይታወቃል። ሁለቱ ስሞች ከዋናው በርማውያን ወይም «በማ» ብሔር ስም ናቸው። በአንድ ሀሣብ ይህ ስም ከሂንዱኢዝም አምላክ «ብራህማ» መጣ፣ በሕንድም የአገሩ ስም እስካሁን «ብራህማደሽ» ይባላል። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "37697", "contents": "አ ፖብራ ዴ ትሪቬስ (ጋሌጎኛ፦ A Pobra de Trives፣ እስፓንኛ፦ Pueblo de Trives) የእስፓንያ ከተማ ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "37793", "contents": "አንታርክቲካ በደቡብ ዋልታ ላይ በበረዶ ወርጭ የተሸፈነ ምድረ በዳ አህጉር ነው። ከአውሮፓ በላይ ትልቅ ነው። በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ አንታርክቲካ የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ።"} {"id": "37979", "contents": "አላስካ ከአሜሪካ 50 ክፍላገራት 1ዱ ነው።"} {"id": "11726", "contents": "ጥቅምት ፰ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፴፰ኛው ዕለት እና የመፀው ፲፫ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በዘመነ ሉቃስ ፫፻፳፰ ዕለታት ሲቀሩ፤ በዘመነ ዮሐንስ ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፫፻፳፯ ዕለታት ይቀራሉ። ፲፰፻፺፩ ዓ.ም. - ፑኤርቶ ሪኮ በአሜሪካ መንግሥት አስተዳደር ሥር ሆነች። ፲፱፻፲፭ ዓ.ም. - ቢቢሲ (BBC (British Broadcasting Corporation)) በብሪታንያ አገር ውስጥ የራዲዮ ስርጭት አገልግሎት እንዲሰጥ ተመሠረተ። ፲፱፻፸ ዓ.ም. - የምዕራብ ጀርመን ወታደራዊ ጸረ ሽብርታዊ ቡድን በሽብርተኞት ተጠልፎ ሞጋዲሹላይ ያረፈውን የሉፍትሃንሳ አውሮፕላን ካስገደዱት አራት ሽብርተኞች መኻል ሦስቱን በመግደል የተያዙትን ፹፮ ሰላማዊ ተሳፋሪዎች ነጻ አወጣ። ፲፱፻፹፪ ዓ.ም. - በቀድሞው የምሥራቃዊ ጀርመን ዴሞክራቲክ ሪፑብሊክ መሪ የነበሩት ኤሪክ ሆኔካ ከሥልጣን ወረዱ። ፲፱፻፴፩ ዓ.ም. - የአሜሪካውን ፴፭ኛ ፕሬዚዳንት ጆን ኤፍ ኬኔዲን ገድለሃል በመባል የተያዘው ሊ ሃርቪ ኦዝዋልድ በዛሬው ዕለት ተወለደ። ኬኔዲ በሞቱ በሁለተኛው ቀን እሱም ተገደለ። ፲፱፻፳፬ ዓ.ም. - የኤሌክትሪክ መብራትን እንዲሁም አምፑልን በመፍጠር የሚታወቀው አሜሪካዊው ቶማስ አልቫ ኤዲሰን በ ኒው ጀርሲ ክልል ዌስት ኦሬንጅ ላይ በተወለደ በ ፹፬ ዓመቱ አረፈ።"} {"id": "11015", "contents": "የአካዳውያን ታላቅ መፈንቀል ከ1747 እስከ 1755 ዓ.ም. ድረስ የእንግሊዝ መንግሥት በአካዲያ ፈረንሳዊ ሕዝብ ላይ ብግድ የጣለው ስደት ነበር። ፈረንሳውያን ከ1596 ዓ.ም. ጀምሮ «አካዲ» (አካዲያ ወይም የዛሬው ኖቫ ስኮሺያ፣ ካናዳ) በተባለ አውራጃ ከኗሪ ሚግማቅ ሕዝብ ጋራ አንድላይ ይኖሩ ነበር። አገሩ ለረጅም ዘመናት የሚግማቅ መኖሪያ ምንም ቢሆንም በ1705 ዓ.ም. የፈረንሳይ ንጉሥ በአንድ የአውሮፓ ጦርነት ድል ሆኖ በኢውትረኽት ውል ስምምነት ሥር ቅኝ አገሩን (አካዲያ) ለእንግሊዝ ሀብት ሰጠ። ከዚህ ጀምሮ የእንግሊዝ መንግሥት በዙሪያው የኖሩት ሕዝቦች እንደ ገዛው ተገዦች ቆጠራቸው። በ1746 ዓ.ም. ግን እንግሊዝ እና ፈረንሳይ ወደ ጦርነት ስለ ተመለሡ፣ እንግሊዝ ከነዚህ ተገዦች የተነሣ ስለ ታማኝነታቸው ብዙ ስለ ፈራ፣ ሚግማቆቹን እየገደላቸው ከ14,000 በላይ ፈረንሳያውያንን (አካዲያውያንን) ከቤቶቻቸው ወደ ሌላ ቅኝ አገሮቹ በግፍ አሳደዳቸው። ከነዚህ ብዙዎች በሉዊዚያና ቅኝ አገር ፈልሰው እስከ ዛሬ ድረስ ካጀን («አካድየን» ወይም አካዲያዉያን) የሚባል ሕዝብ በሉዊዚያና ይገኛል።"} {"id": "11135", "contents": "ማስሩቕ (መስሩቕ፣ መስሩቅ፡ 595 አ.ም ገደማ)"} {"id": "14612", "contents": "መስቀል ፍቺ:- በአብዛኞቹ የሕዝበ ክርስትና ተከታዮች ዘንድ ኢየሱስ ክርስቶስ የተሰቀለበት መሣሪያ መስቀል ተብሎ ይጠራል። “ክሮስ” የሚለው የእንግሊዝኛ ቃል የተወሰደው ክሩክስ ከሚለው የላቲን ቃል ነው። ሆኖም የመስቀል አምልኮ ከክርስቶስ ዘመን በፊትም ጀምሮ የነበረ ለመሆኑ በርካታ የጽሑፍና የሥነቁፋሮ ማስረጃዎች አሉ። የተወሰኑትን ከዚህ ቀጥሎ ማየት ይቻላል። “ከክርስትና ዘመን በፊት ጀምሮ በሁሉም የጥንቱ ዓለም ክፍሎች የተለያየ የመስቀል ቅርጽ ያለባቸው የተለያዩ ዕቃዎች ተገኝተዋል። በሕንድ፣ በሶሪያ፣ በፋርስና በግብፅ ቁጥር ስፍር የሌላቸው መስቀሎች ተገኝተዋል። . . . ከክርስትና በፊት በነበሩት ጊዜያትና ክርስቲያን ባልሆኑት ሕዝቦች መካከል መስቀልን እንደ አንድ ሃይማኖታዊ ምልክት አድርጎ መጠቀም በመላው ዓለም ላይ የተለመደ ልማድ ነበር ማለት ይቻላል። ብዙውን ጊዜም ከአንድ ዓይነት የተፈጥሮ አምልኮት ጋር የተያየዘ ነበር።” “[ሁለት እንጨቶች የተጋጠሙበት] የመስቀል ቅርጽ የመጣው ከጥንትዋ ከላውዴዎን ሲሆን በዚያ አገርና እንደ ግብጽ በመሳሰሉት የአካባቢው አገሮች ተሙዝ ለተባለው የጣዖት አምላክ (ታው የተባለውን የምሥጢራዊ ስሙን የመጀመሪያ ፊደል ቅርጽ የያዘ ስለሆነ) እንደ ምልክት ሆኖ ያገለግል ነበር። በ3ኛው መቶ ዘመን (ዓ.ም.) አጋማሽ ላይ አብያተ ክርስቲያናት ከአንዳንዶቹ የክርስትና እምነት መሠረተ ትምህርቶች ርቀው ሄደው ወይም የሌሎችን እምነት መቅዳት ጀምረው ነበር። የከሃዲውን ሃይማኖታዊ ሥርዓት ክብር ለመጨመር አረማውያን ምንም የእምነት ለውጥ ሳያደርጉ የቀድሞ እምነቶቻቸውን ከነምልክቶቻቸው እንደያዙ የቤተ ክርስቲያን አባሎች እንዲሆኑ ተፈቀደላቸው። ስለሆነም ታው ወይም ብዙ ጊዜ T ቅርጽ ያለው ሃይማኖታዊ ምልክት የክርስቶስን መስቀል የሚወክል እንዲሆን አግዳሚው ቅርጽ ከላይ ከአናቱ ዝቅ እንዲል ተደረገ።” “እንግዳ ሊመስል ቢችልም ክርስቶስ ከመወለዱ ከረጅም ጊዜ በፊትና ከዚያም ወዲህ የቤተ ክርስቲያን ትምህርት ባልተዳረሰባቸው አገሮች መስቀል ቅዱስ ምልክት ሆኖ ሲሠራበት መቆየቱ የማይታበል ሐቅ ነው። “የግብጽ ካህናትና የሃይማኖት መሪዎች ነን ይሉ የነበሩት ነገሥታት የፀሐይ አምላክ ካህናት ስለነበሩ የሥልጣናቸው ምልክት አድርገው “በብዙ ቦታዎች ልዩ ልዩ ቅርጽ ያላቸው የመስቀል ሥዕሎች በግብጽ ሐውልቶችና መቃብሮች ላይ ተገኝተዋል። በብዙ ምሁራን ዘንድ እነዚህ የመስቀል ቅርጽ ያላቸው ምስሎች [የወንድን ብልት] ወይም የግብረ ሥጋ ግንኙነትን የሚያመለክቱ ምስሎች እንደሆኑ ይገመታሉ። . . ."} {"id": "14648", "contents": "የሆሣዕና በዓል ሆሣዕና የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን እምነት ከስምንቱ የዐቢይ ጾም እሑዶች አንዱና የመጨረሻው ሳምንት ተብሎ የሚጠራው ከትንሣኤ ቀድሞ የሚገኝ የሕማማት መግቢያ ዋዜማ ነው። ሆሣዕና አስቀድሞ ካለው ረቡዕ ጀምሮ የሚታሰብ ታላቅ የቤተክርስቲያን የበዓል ቀን ሲሆን በዚሁ ሰንበትና በዋዜማዎቹ ዕለታት የሚዘመረው ጾመ ድጓ ‘ሆሣዕና በአርያም’’ ‘ሆሣዕና ለወልደ ዳዊት’’ ‘ዕለተ ሆሣዕናሁ አርዓየ… ‘ ወዘተ. በማለት ሆሣዕና የሚለውን ቃል ቅዱስ ያሬድና ሌሎችም አባቶች በየቦታው እየጠቀሱና እየተዘመረለት በአህያ ውርንጭላ ላይ ተቀምጦ ኢየሩሳሌም የገባበትን ሁኔታ እየተረከ ስለሚዘመር ይህ ሰንበት በጌትነትና በክብር በውዳሴና ቅዳሴ ሆሣዕና በአርአያም እየተባለ በሽማግሌዎችና በሕፃናት አንደበት በድንጋዮችም ልሳን ሳይቀር እየተመሰገነ ወደ ቅድስት ሀገር ኢየሩሳሌም በክብር ሲገባ ለሰጣቸው ለተቀደሰ ሰላሙና ፍቅሩ መታሰቢያ ሆኖ የተሰጠ ነው። አስቀድሞም በነቢየ እግዚአብሔር ዘካርያስ እንደተነገረው ‘አንቺ የጽዮን ልጅ ሆይ እጅግ ደስ ይበለሽ ፣አንቺ የኢየሩሳሌም ልጅ ሆይ እልል በይ እነሆ ንጉሥሽ ጻድቅና አዳኝ ነው ትሑትም ሆኖ በአህያም በአህያያቱም ግልገል በውርንጫይቱ ላይ ተቀምጦ ወደ አንቺ ይመጣል… ሰላምን ይናገራል’’ ትንቢተ ዘካርያስ ምዕራፍ ፱ ቁጥር ፱። በማለት እንደሚመጣና የሠላምንም ብሥራት እንደሚያበሥር ተናገሮ ነበር። ሲመጣም ‘‘ሁሉም ፈጥነው ልብሳቸውን ወሰዱ በሰገነቱም መሰላል እርከን ላይ ከእግሩ በታች አነጠፉት።ቀንደ መለከትም እየነፉ፣ - እዩ ነግሦአል አሉ።’’ በማለት ሊደረግለት የሚገባውን ገልጿል። መጽሐፈ ነገሥት ካልዕ፣ ምዕራፍ ፱፣ ቁጥር ፲፫ ። የሆሣዕና በዓል የቤተክርስቲያን ጌታ ወደ ቤተመቅደስ ሲገባ ሕዝቡ ፀበርት ወይም ዘንባባ በመያዝ ‘ቡሩክ ዘይመጽእ በስመ እግዚአብሔር - በእግዚአብሔር ስም የሚመጣ የተባረክ ነው።’’ (መዝሙረ ዳዊት ምዕራፍ ፻፲፯ ቁጥር ፳፮) በማለት ስለተቀበሉት ይህን በማሰብና በማድረግ ቤተክርስቲያናችን ዘንባባ ለሕዝበ ክርስቲያኑ ይታደላል። በቤተክርስቲያን በአራቱም ማዕዘናት ይህን በዓል የሚጠቅሱት የቅዱስ ማቴዎስ (ምዕራፍ ፳፩ ቁጥር ፩–፲፯)፤ የቅዱስ ማርቆስ (ምዕራፍ ፲፩ ቁጥር ፩–፲)፣ የ[ቅዱስ ሉቃስ]] (ምዕራፍ ፲፱ ቁጥር ፳፱–፴፰) እና ፤ የ[[ቅዱስ ዮሐንስ] (ምዕራፍ ፲፪ ቁጥር ፲፪–፲፭)"} {"id": "50159", "contents": "ራስ ይማም በኢትዮጵያ ዘመነ መሳፍንት ከ1817 እስከ 1820 ዓም ድረስ የበጌምድር ራስ፣ የየጁ ስርወ መንግስት እንደራሴ ነበሩ። የራስ ጉግሣ ልጅ ነበሩ። አባታቸው ራስ ጉግሣ በ1817 ዓም ዐርፈው ይማም እንደራሴ በሆኑበት ወቅት ወንድማቸው ማርዬ ወዲያው ዐመጹባቸው። በጸሐፊው አቶ ትሪሚንግሃም ዘንድ፣ ራስ ይማም ለተዋሕዶ እምነት ሳይሆን ለእስልምና ድጋፋቸውን በገሐድ ሰጡ። ከዚህም በላይ አቡነ 3ኛ ቅሪሎስ በሦስት ልደት ክርክር ውስጥ በዕርቅ ሲገቡ፣ ራስ ይማም ተናድደውባቸው ቅሪሎስን ወደ ሐይቅ ሐይቅ ገዳም በግዞት ሰደዱዋቸው። ራስ ይማም በጎጃም በደጃዝማች ጎሹ ዘውዴ ላይ እየዘመቱ፣ ደጃዝማች ሃይለ ማርያም ከስሜን ግዛት ገሥግሠው ወደ ጎንደር ደርሰው ንጉሠ ነገሥቱን ዓፄ ጊጋርን ገልብጠው በምትካቸው ዓፄ 3ኛ ባዕደ ማርያም አስነሡ። ራስ ይማም ይህን በሰሙበት ጊዜ፣ በድንግል በር በኩል ተመልሰው ደጃች ሃይለ ማርያምን እስከ ዋልደባ ድረስ አባረሩት። በዚያ ሥፍራ ለሦስት ቀን ከታገሉ በኋላ ደጃች ሃይለ በወገራ በኩል ወደ ስሜን ግዛት ሸሽተው ዓረፉ። ይህም ስለሆነ ራስ ይማም አጼ ጊጋርን ወደ ዙፋናቸው ሊመልሷቸው ቻሉ። ጸሐፊው አቶ ስቨን ሩበንሶን እንደ ገለፀው፣ የደጃች ሃይለ ማርያም ልጅ ውቤ ሃይለ ማርያም በውግያው ተማረከ፣ የይማም ወዳጅ ደጃች ሜሩ ዘደምቢያ ግን ልጁን ነጻ እንዲያውጡት አሳመኑዋቸው። ከትንሽ ጊዜ በኋላ ውቤ ደጃች ሆነው ከራስ ይማም ጋር ተባብረው ደጃች ጎሹንና ደጃች ሜሩን በኮሶበር ውጊያ በ1820 ዓም አሸነፏቸው። ጎሹ ወደ ጎጃም እየሸሹ፣ ሜሩ ከውግያው ቀጥሎ በወታደር ተገደለ። በኋላ ራስ ይማም በደብረ ታቦር በግፍ ሞቱ። በታቦር እየሱስ ቤተክርስቲያን ተቀብረዋል። ^ Donald Crummey, \"Family and Property amongst the Amhara Nobility\", Journal of African History, special issue: The History of the Family in Africa, 24 1983, p."} {"id": "50165", "contents": "ወደ ሮማውያን በአዲስ ኪዳን የመጀመሪያው መልዕክት ሲሆን ቅዱስ ጳውሎስ በቆሮንጦስ እያለ በ፶ ዎቹ ዓ.ም. የጻፈው መልዕክት ነው ። ይህ ምዕራፍ ፲፩ ሲሆን በ፴፫ ንዑስ ክፍሎች ይከፈላል ። ጳውሎስ በዚህ መልዕክቱ ስለእግዚአብሄር ልዩ ልዩ ስጦታዎች ትምህርት ይፈጽማል ። መዳንም ላመኑት እንጂ ላላመኑት እንደማይሆን ያረጋግጣል ። ቅዱስ ጳውሎስ ለሮማውያን መልዕክቱን የጻፈበት ምክኒያት አይሁዳውያንና ሮማውያን በሰላም አንድላይ በሮም ለብዙ ዘመን ሲኖሩ ቆይተው ክርስትና በተመሠረተበት ወቅት ፣ አይሁዳውያን ክርስቶስ እኛን ነው የመረጠን ለመንግሥቱ እናንተን አይደለም... ሲሊ ሮማውያን ደግሞ እናንተ ሰቀላችሁት እንጂ ምን አረጋቹህለት... እየተባባሉ እርስበርሳቸው ጥል ስለፈጠሩ እነሱን ለማስታረቅ ጻፈው ። የጳውሎስ መልዕክት ወደ ሮማውያን ምዕራፍ ፲፩ ቁጥር ፡ ፮ ቁጥር ፡ ፴፬ ቁጥር ፡ ፴፮  1፤እንግዲህ፦እግዚአብሔር፡ሕዝቡን፡ጣላቸውን፧እላለኹ።አይደለም፡እኔ፡ደግሞ፡እስራኤላዊና፡ከአብርሃም፡ ዘር፡ከብንያምም፡ወገን፡ነኝና። 2፤እግዚአብሔር፡አስቀድሞ፡ያወቃቸውን፡ሕዝብ፡አልጣላቸውም።መጽሐፍ፡ስለ፡ኤልያስ፡በተጻፈው፡ የሚለውን፥በእግዚአብሔር፡ፊት፡እስራኤልን፡እንዴት፡እንደሚከስ፥አታውቁምን፧ 3፤ጌታ፡ሆይ፥ነቢያትኽን፡ገደሉ፥መሠዊያዎችኽንም፡አፈረሱ፥እኔም፡ብቻዬን፡ቀረኹ፥ነፍሴንም፡ይሿታል። 4፤ነገር፡ግን፥አምላካዊ፡መልስ፡ምን፡አለው፧ለበዓል፡ያልሰገዱትን፡ሰባት፡ሺሕ፡ሰዎች፡ለእኔ፡ አስቀርቻለኹ። 5፤እንደዚሁም፡በአኹን፡ዘመን፡ደግሞ፡በጸጋ፡የተመረጡ፡ቅሬታዎች፡አሉ። 6፤በጸጋ፡ከኾነ፡ግን፡ከሥራ፡መኾኑ፡ቀርቷል፤ጸጋ፡ያለዚያ፡ጸጋ፡መኾኑ፡ቀርቷል። 7፤እንግዲህ፡ምንድር፡ነው፧እስራኤል፡የሚፈልጉትን፡አላገኙትም፤የተመረጡት፡ግን፡አገኙት፤ 8፤ሌላዎቹም፡ደነዘዙ፤እንዲሁም፦ዐይኖቻቸው፡እንዳያዩ፡ዦሮዎቻቸውም፡እንዳይሰሙ፡እግዚአብሔር፡ የእንቅልፍ፡መንፈስን፡እስከ፡ዛሬ፡ድረስ፡ሰጣቸው፡ተብሎ፡ተጽፏል።ዳዊትም፦ 9፤ማእዳቸው፡ወጥመድና፡አሽክላ፡ማሰናከያም፡ፍዳም፡ይኹንባቸው፤ 10፤ዐይኖቻቸው፡እንዳያዩ፡ይጨልሙ፥ዠርባቸውንም፡ዘወትር፡አጕብጥ፡ብሏል። 11፤እንግዲህ፦የተሰናከሉ፡እስኪወድቁ፡ድረስ፡ነውን፧እላለኹ።አይደለም፤ነገር፡ግን፥እነርሱን፡ያስቀናቸው፡ ዘንድ፡በእነርሱ፡በደል፡መዳን፡ለአሕዛብ፡ኾነ። 12፤ዳሩ፡ግን፡በደላቸው፡ለዓለም፡ባለጠግነት፡መሸነፋቸውም፡ለአሕዛብ፡ባለጠግነት፡ከኾነ፥ይልቁንስ፡ መሙላታቸው፡እንዴት፡ይኾን፧ 13-14፤ለእናንተም፡ለአሕዛብ፡እናገራለኹ።እኔ፡የአሕዛብ፡ሐዋርያ፡በኾንኹ፡መጠን፡ሥጋዬ፡የኾኑትን፡ አስቀንቼ፡ምናልባት፡ከነርሱ፡አንዳንዱን፡አድን፡እንደ፡ኾነ፡አገልግሎቴን፡አከብራለኹ። 15፤የእነርሱ፡መጣል፡ለዓለም፡መታረቅ፡ከኾነ፡ከሙታን፡ከሚመጣ፡ሕይወት፡በቀር፡መመለሳቸው፡ምን፡ ይኾን፧ 16፤በኵራቱም፡ቅዱስ፡ከኾነ፡ቡሖው፡ደግሞ፡ቅዱስ፡ነው፤ሥሩም፡ቅዱስ፡ከኾነ፡ቅርንጫፎቹ፡ደግሞ፡ ቅዱሳን፡ናቸው። 17፤ነገር፡ግን፥ከቅርንጫፎች፡አንዳንዱ፡ቢሰበሩ፡አንተም፡የበረሓ፡ወይራ፡የኾንኽ፡በመካከላቸው፡ገብተኽ፡ ከነርሱ፡ጋራ፡የወይራ፡ዘይት፡ከሚወጣው፡ሥር፡ተካፋይ፡ከኾንኽ፥በቅርንጫፎች፡ላይ፡አትመካ፤ 18፤ብትመካባቸው፡ግን፡ሥሩ፡አንተን፡ይሸከምኻል፡እንጂ፡ሥሩን፡የምትሸከም፡አንተ፡አይደለኽም። 19፤እንግዲህ፦እኔ፡እንድገባ፡ቅርንጫፎች፡ተሰበሩ፡ትል፡ይኾናል። 20፤መልካም፤እነርሱ፡ካለማመን፡የተነሣ፡ተሰበሩ፥አንተም፡ከእምነት፡የተነሣ፡ቆመኻል።ፍራ፡እንጂ፡ የትዕቢትን፡ነገር፡አታስብ። 21፤እግዚአብሔር፡እንደ፡ተፈጠሩት፡ለነበሩት፡ቅርንጫፎች፡የራራላቸው፡ካልኾነ፡ለአንተ፡ደግሞ፡ አይራራልኽምና። 22፤እንግዲህ፡የእግዚአብሔርን፡ቸርነትና፡ጭከና፡ተመልከት፤ጭከናው፡በወደቁት፡ላይ፡ነው፥በቸርነቱ፡ግን፡ ጸንተኽ፡ብትኖር፡የእግዚአብሔር፡ቸርነት፡ባንተ፡ላይ፡ነው፤ያለዚያ፡አንተ፡ደግሞ፡ትቈረጣለኽ። 23፤እነዚያም፡ደግሞ፡ባለማመናቸው፡ጸንተው፡ባይኖሩ፥በዛፉ፡ውስጥ፡ይገባሉ፤እግዚአብሔር፡መልሶ፡ሊያገባቸው፡ይችላልና። 24፤አንተ፡በፍጥረቱ፡የበረሓ፡ከነበረ፡ወይራ፡ተቈርጠኽ፡እንደ፡ፍጥረትኽ፡ሳትኾን፡በመልካም፡ወይራ፡ ከገባኽ፥ይልቁንስ፡እነዚያ፡በፍጥረታቸው፡ያሉት፡ቅርንጫፎች፡በራሳቸው፡ወይራ፡እንዴት፡አይገቡም፧ 25፤ወንድሞች፡ሆይ፥ልባሞች፡የኾናችኹ፡እንዳይመስላችኹ፡ይህን፡ምስጢር፡ታውቁ፡ዘንድ፡ እወዳለኹ፤የአሕዛብ፡ሙላት፡እስኪገባ፡ድረስ፡ድንዛዜ፡በእስራኤል፡በአንዳንድ፡በኩል፡ኾነባቸው፤ 26፤እንደዚሁም፡እስራኤል፡ዅሉ፡ይድናል፤እንዲህ፡ተብሎ፡እንደ፡ተጻፈ። መድኀኒት፡ከጽዮን፡ይወጣል፡ ከያዕቆብም፡ኀጢአተኛነትን፡ያስወግዳል። 27፤ኀጢአታቸውንም፡ስወስድላቸው፡ከነርሱ፡ጋራ፡የምገባው፡ኪዳን፡ይህ፡ነው። 28፤በወንጌልስ፡በኩል፡ስለ፡እናንተ፡ጠላቶች፡ናቸው፥በምርጫ፡በኩል፡ግን፡ስለ፡አባቶች፡ተወዳጆች፡ ናቸው፤ 29፤እግዚአብሔር፡በጸጋው፡ስጦታና፡በመጥራቱ፡አይጸጸትምና። 30፤እናንተም፡ቀድሞ፡ለእግዚአብሔር፡እንዳልታዘዛችኹ፥አኹን፡ግን፡ካለመታዘዛቸው፡የተነሣ፡ምሕረት፡እንዳገኛችኹ፥ 31፤እንዲሁ፡በተማራችኹበት፡ምሕረት፡እነርሱ፡ደግሞ፡ምሕረትን፡ያገኙ፡ዘንድ፡እነዚህ፡ደግሞ፡አኹን፡ አልታዘዙም። 32፤እግዚአብሔር፡ዅሉን፡ይምር፡ዘንድ፡ዅሉን፡ባለመታዘዝ፡ዘግቶታልና። 33፤የእግዚአብሔር፡ባለጠግነትና፡ጥበብ፡ዕውቀቱም፡እንዴት፡ጥልቅ፡ነው፤ፍርዱ፡እንዴት፡የማይመረመር፡ ነው፥ለመንገዱም፡ፍለጋ፡የለውም። 34፤የጌታን፡ልብ፡ያወቀው፡ማን፡ነው፧ 35፤ወይስ፡አማካሪው፡ማን፡ነበር፧ወይስ፡ብድራቱን፡ይመልስ፡ዘንድ፡ለርሱ፡አስቀድሞ፡የሰጠው፡ማን፡ነው፧ 36፤ዅሉ፡ከርሱና፡በርሱ፡ለርሱም፡ነውና፤ለርሱ፡ለዘለዓለም፡ክብር፡ይኹን፤አሜን። በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ Bible የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ።"} {"id": "12014", "contents": "ለ ኔን ወንድሞች (በ ፈረንሳይኛ ፡ Frères Le Nain) ፈረንሳዊ ሠዓሊኦች ነበሩ።"} {"id": "50189", "contents": "ምስ'ር (ሮማይስጥ፦ Lens esculenta ወይም Lens culinaris) በዓለም ዙሪያ የሚታወቅ የአትክልት ምግብ አይነት ነው።"} {"id": "50201", "contents": "ቀላል ንኝት (Simple diffusion) ሟሚዎች በሙሙት ውስጥ ወይም በከፊል አስተላላፊ ክርታስ በኩል በብዛት ተከማችተው ከሚገኙበት ስፍራ አነስተኛ ክምችት ወዳለበት ስፍራ ነፃ በሆነ መንገድ የሚንቀሳቀሱበት ሂደት ነው።"} {"id": "50279", "contents": "ሁለት እጁ እነሴ በ አማራ ክልል ምስራቅ ጎጃም ዞን የሚገኝ ወረዳ ነው። ሞጣ የወረዳው አስተዳደር መቀመጫ ነው ። ሁለት እጁ እነሴ በምዕራብ ቢቡኝ በደቡብ ሰዴ በምስራቅ ጎንቻ ሲሶ እነሴ በሰሜን ደቡብ ጎንደር ዞን በሰሜን ምዕራብ ደጋ ዳሞት እና ጎንጅ ቆለላ ያዋስኑታል።"} {"id": "13070", "contents": "ፓኪስታን በእስያ ውስጥ የሚገኝ አገር ነው። ዋና ከተማው ኢስላማባድ ነው። በገጠር ያሉት ሕገ ወጥ ችሎቶች ለኋለቀርነታቸው ይታወቃሉ። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "13076", "contents": "ከላይ እንዳየነው , \"ባንድ ሀጥያተኛ መዳን \" የተነሳ በሰማይ ደስታ እንዳለ ተመልክተናል :: ሉቃስ በወንጌሉ , በዚህ ሳይወሰን , በመላእክት ፊት ደስታ እንዳለ ጠቁሞናል (ሉቅ 15:10) እላችኋለሁ፥ እንዲሁ ንስሐ በሚገባ በአንድ ኃጢአተኛ በእግዚአብሔር መላእክት ፊት ደስታ ይሆናል። ይህ ምንባብ እንግዲህ በምንም በማያሻማ መልኩ ስለኛ መዳን \"መላእክት እንደሚጨነቁ አስረድቶን አልፏል :: ከመጨነቅ አልፈውም , የኛን ጸሎት ወደ እግዚአብሔር ዙፋን እንደሚያደርሱ እና ስለዚህም ስለኛ እውቀት እንዳላቸው በዮሐንስ ራእይ ተመዝግቦ ይገኛል :- (ራእይ 8:3-4) 3 ሌላም መልአክ መጣና የወርቅ ጥና ይዞ በመሰዊያው አጠገብ ቆመ፤ በዙፋኑም ፊት ባለው በወርቅ መሰዊያ ላይ ለቅዱሳን ሁሉ ጸሎት እንዲጨምረው ብዙ ዕጣን ተሰጠው። 4 የዕጣኑም ጢስ ከቅዱሳን ጸሎት ጋር ከመልአኩ እጅ በእግዚአብሔር ፊት ወጣ። እዚህ ላይ እንደምናየው የቅዱሳን ጸሎት ከመላእክት እጅ ሲያርግ ሲሆን , ይህ ከሆነ ዘንድ እንዴት መላእክት የኛን ጸሎት አያውቁም ማለት እንችላለን ?? በዚህ ትይዩ , አይደለም መላእክት , ሀያ አራቱ ቀሳውስት እንኳን የኛን ጸሎት እንደሚያውቁና እንደሚያሳርጉ መ /ቅዱስ መዝግቧል ሀያ አራቱ ሽማግሌዎች በበጉ ፊት ወደቁ፥ እያንዳንዳቸውም በገናንና የቅዱሳን ጸሎት የሆነ ዕጣን የሞላበትን የወርቅ ዕቃ ያዙ። (ራእይ 5:Cool ይህ እሚያሳየው ወደ እግዚአብሔር የሚያርገውን የኛን ጸሎት እንድሚያውቁ ነው :: ከላይ እንዳየነው ቅዱስ ጳውሎስ ሲመሰክር : ሰማይ ያለው እውቀት መሬት ካለው እጅግ የገዘፈ መሆኑን አስረድቷል :: ለዚህ የጳውሎስ ምስክርነት ደጋፊ የመ /ቅዱስ ክፍል አለን ?"} {"id": "13082", "contents": "ጠላየኢትዮጵያ ባህላዊ መጠጥ ነው። ይህ መጠጥ ከገብስና ከጌሾ ተጠንስሶ የማሽላ፣ ዘንጋዳ፣ የጤፍ፣ የሰንዴ ወይም የዳጉሣ ቂጣ (እንኩሮ)በመጨመር የሚሠራ ሲሆን ከ2%-4% አልኮሆል ይዘት አው። ጠላ ከተጠመቀ በኋላ በ3 ቀን ውስጥ ለመጠጣት ይደርሳል። ሆኖም ተደፍድፎ በቆየ ቁጥር እየበሰለና እየበረታ ስለሚሄድ ማቆየቱ ይመረጣል። በዚህም ምክንያት አፍለኛና ጥሩ የሚባሉ ደረጃዎች አሉት። ከዋናው የጠላ አይነት በተጨማሪ ሌሎች ሁለት አይነት ጠላዎች አሉ፣ እነርሱም ቡቅሪ -- አልኮሆል የሌለው ፊልተር ጠላ --- (6% አልኮሆል) 3 ፓውንድ ጌሾ 1 ½ ጋሎን ውሃ 3 ፓውንድ ገብስ 1 ፓውንድ ስንዴ የጌሾውን ቅጠል ከግንዱ ይለያል። ጌሾው ከተፈጨ በኋላ ከ1 ጋሎን ውሃ ጋር ይደባለቃል። ቅይጡ 3 ጋሎን በሚይዝ በርሜል ወይንም ጋን ውስጥ ተከድኖ ይቀመጣል (የእንጨት በርሜል ይመረጣል)። ጋኑ ወይም እንስራው ለግማሽ ሰዓት በጥንጁት ይታጠናል። ብቅል፡ ከስንዴ እንዲህ ይሰራል፦ ስንዴው ውሃ ውስጥ ለሶስት ቀን ይነገከራል። ስንዴው መብቀል ሲጀምር በጥብቅ የተከደነ እቃ ውስጥ ለ3 ቀን ይቀመጣል። በ3ኛው ቀን ስንዴው ይወጣና ፀሐይ ላይ ይደርቃል። ፀሐይ ካልወጣ ቀስ ብሎ በሚግል ምድጃ ላይ ተደርጎ እንዲደርቅ ይደረጋል። ከደረቀ በኋላ በደምብ እስኪልም ይፈጫል። ከላመ በኋላ እንጨቱ በርሜል ውስጥ ከጌሾው ጋር ይደባለቃል። አሻሮ፡ ከገብስ ይሰራል። ገብሱ ጠቆር ያለ ቡኒ እስኪሆን ይቆላል። ከዚያ ሽፋኑን ለማስወገድ ይሸከሸካል። ሽፋኑ ከተወገደ በኋላ ገብሱ በደምብ እስኪልም ይፈጫል። አነኩሮ (አንኩሮ)፦ የላመው አሻሮ ላይ ያልበዛ ውሃ ይደረግና ለስላሳ ሊጥ እንዲፈጥር ይደረጋል። ሊጡ ለ5-7 ደቂቃ በአንስተኛ ሙቀት ይጋገራል። ከዚያ እንዲቀዘቅዝ ይደረጋል። ይህ አንኩሮ የሚባለው ቂጣ ነው። ቂጣ በትናንሹ ይበጣጠስና ከእንጨቱ በርሜል ውስጥ አብሮ ይደባለቃል። ተጨማሪ የላመ ጌሾ በዚሁ ጊዜ ይገባል። ከዚያ በርሜሉ ይገጠማል። ለ8 ሰዓት ድብልቁ እንዲረጋጋ ይተውና በ8ኛው ሰዓት ግጣሙ ተከፍቶ ቀሪው ውሃ ይጨመርና ለ7-9 ቀናት ተከድኖ እንዲብላላ ይሆናል። ከዚህ በኋላ በጨርቅ (ሸማ) እየተጠለለ ጠላው መቀዳት ይጀምራል። ቀሪውን ጠላ ቀዝቃዛ ስፍራ ውስጥ ወይም ማቀዝቀዣ ውስጥ ማስቀመጥ ጥሩ ምክር ነው። ^ መስፍን፣ የኢትዮጵያ ልዩ አበሳሰል፡ ህዝብ፣ ባህል፣ እንግዳ ተቀባይነት"} {"id": "14750", "contents": "ለሂያጅ የለውም ወዳጅ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ለሂያጅ የለውም ወዳጅ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ለሂያጅ የለውም ወዳጅ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የተሾመን ይሟገቱለታል፤ የተሻረን ይመስክሩበታል። ለባለጌ ጥሩ የሚመኝለት የለም። ምንጭ፦ አዲሱ የምሳሌያዊ አነጋገሮች መጽሐፍ፣ ገጽ ፲፯"} {"id": "14768", "contents": "ለልጅ ሲሉ ይበሉ ለወዳጅ ሲሉ ይጠሉ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "2366", "contents": "3125 ዓክልበ. ግድም፦ መኮትኮቻ፣ የኩል መኳያ፣ ናስ (በግብፅ) 2960 ዓክልበ. ግድም፦ መርከብ (ግብጽ) 2395 ዓክልበ. ግድም፦ ሠረገላ (በእስኩቴስ) 2350 ዓክልበ ግድም፦ ሐር (ቻይና) 2175 ዓክልበ. ግድም፦ ማረሻ (በሱመር) 1900 ዓክልበ. ግድም፦ የፈተና ድንጋይ (ሕንዱስ ሸለቆ ሥልጣኔ)፤ ብርሌ (ፊንቄ)፣ የብረት ቀለጣ (ሐቲ) 1520 ዓክልበ. ግድም፦ የውሃ ሰዓት (ግብፅ) 660 ዓክልበ. ግድም፦ መሀለቅ (ልድያ) 500 ዓክልበ. ግድም.፦ ሻማ (ሮሜ) 432 ዓክልበ.፦ እሳት ጣይ (ግሪክ) 300 ዓክልበ. ግድም፦ ዓረብ ብረት (ሕንድ) 214 ዓክልበ.፦ ጠድከል (ቻይና) 200 ዓክልበ."} {"id": "12398", "contents": "እድሜ ትክክለኛ የአማርኛ አፃፃፉ ዕድሜ ሲሆን የአንድን ነገር ወይም የሆን ክንውን ከተፈፀመ የሚያስቆጥረው ጊዜ ነው።"} {"id": "50519", "contents": "፴፪ ፤ የሙሴ ጽላት ጳጦስ የተባለች የሲና ዕፅ በካህን አሮን ልብስ የነበረች ጸናጽል ዳግመኛም የበቀለችና ያበበች ያፈራችም በትር አንቺ ነሽ ። ፴፫ ፤ የእያሱ የምስክሩ ሐውልት ፣ የጌድዮን ፀምር ፣ የሳሙኤል የሽቱ ሙዳይና የዘይት ቀንድ አንቺ ነሽ ። የተመካባት የዕሴይ ሥር የአሚናባድም ሠረገላ የዳዊት መሰንቆ የሰለሞንም አክሊል አንቺ ነሽ ። የታጠረች ተክል የተዘረጋች የውኃ ጉድጓድ አንቺ ነሽ ። ፴፬ ፤ የኤልያስ የወርቅ መሶብ የኤልሳዕ ጋን አንቺ ነሽ ። ኢሳያስ ፅንስን ከድንግልና ጋር የተናገረልሽ ዳንኤልም ያለ ሩካቤ መውለድን የተናገረልሽ አንቺ ነሽ ። ፴፭ ፤ ፋራን የምትባል የዕንባቆም ተራራ የተዘጋች የሕዝቅኤል ምሥራቅ የቤተ ልሔም ሕግ መውጫ ኤፍራታ የምትባል ምድር አንቺ ነሽ ። የሲሎንዲስ ዕፀ ሕይወት የናሆምንም ቁስል የምታድን የዘካርያስ ደስታው የሚልክያስ ንጹሕት አዳራሽ አንቺ ነሽ ። ፴፮ ፤ ድንግል ሆይ የነብያት ትንቢትና ምሳሌ የሐዋርያት ሞገሳቸው የሰማዕታት እናታቸው የመላእክት እኅታቸው አንቺ ነሽ ። በመዓልትና በሌሊት በበሮችዋ ደጅ የሚጠኑ የወራዙትና የደናግል የመነኮሳትም መመኪያቸው አንቺ ነሽ ። ←ወደ ገፅ ፭ ወደ ገፅ ፯→"} {"id": "12452", "contents": "ብሮሚን (bromine) የንጥረ ነገሮች ሠንጠረዥ ውስጥ ኬሚካዊ ውክሉ Br ነው። አቶማዊ ቁጥሩም 35 ነው። የጥንተ፡ንጥር ጥናት (ኬሚስትሪ) በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ ብሮሚን የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ። (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "12464", "contents": "ኩሪየም (Curium) የንጥረ ነገሮች ሠንጠረዥ ውስጥ ኬሚካዊ ውክሉ Cm ነው። አቶማዊ ቁጥሩም 96 ነው። የጥንተ፡ንጥር ጥናት (ኬሚስትሪ) በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ ኩሪየም የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ። (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "12470", "contents": "ኢዩሮፒየም ወይም አውሮፒየም (Europium) የንጥረ ነገሮች ሠንጠረዥ ውስጥ ኬሚካዊ ውክሉ Eu ነው። አቶማዊ ቁጥሩም 63 ነው። በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ ኢዩሮፒየም የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ። (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "14846", "contents": "ለራበው ሰው ቆሎ ለቁልቁለት በቅሎ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "14852", "contents": "ለሰለባ የመጣ ልብስ ቢጥሉለት አይመለስም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "14858", "contents": "ለሰው ልጅ እውቀት ለጦጣ ብልጠት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "14864", "contents": "ለሰው ብሎ መሞት አምላክነት ያሻል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "14870", "contents": "ለሰው ጠላቱ ይወጣል ከቤቱ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ነቢይ በአገሩ አይከበርም ከሚለው አባባል ጋር ይሄዳል። ሰወች በአካባቢያቸው ማንነታቸው ስለሚታወቅ ገናና የመሆን እድላቸው አነስተኛ ነው። በማይታወቁበት አገር ግን ጥፋታቸውና አስተዳደጋቸው ስለማይታወቅ የመግነንና ያልሆኑቱን የመሆን የደጋፊወችም መብዛት ይገጥማቸዋል።"} {"id": "13274", "contents": "አሸንድየበ ኦሮሞ ነው። በዚህ በዓል፣ ህጻናት አሸንዳ ከተባለ፣ የነጭ ሽንኩርት ቅጠል እሚመስል ረጅም ሳር የተለያዩ አይነት ጌጦችን በማበጀት፣ እንዲሁም ቀበቶና ቀሚስ በመስራት፣ በየቤቱ በመሄድ አሸንድየ አሸንድ አበባ እርግፍ እንደ ወለባ እያሉ በመዝፈን የሚጨፍሩበት የጨዋታና በዓል አይነት ነው። አለቃ ታየ በ1902 ዓ.ም. በታተመ የትብብር መጽሐፋቸው፣ አሸንድየ በዓልን አሸንዳ በማለት በራሱ በተክሉ ስም ይጠሩታል። ይህ በዓል፣ በእርሳቸው ዘመን በሚከተሉት የግጥም ስንኞች ይታጀብ ነበር፦ አሸንዳ በሉ አሸንዳ አሸንዳ ብዬ አሸንዳ ለባሌ ብዬ አሸንዳ ጎመን ቀቅዬ አሸንዳ አረ ኣረረብኝ አሸንዳ እናንተ ሆዬ አሸንዳ በሉ አሸንዳ የበዓሉን አዋጭነት በሚያሳይ መልኩ፣ እንዲህ በማለት የዘመሩ ሕጻናት በሚያገኙት ገንዘብ ወይንም ፍሪዳ፣ ወይንም በግ፣ አለበለዚያ ጠላና እንጀር ይገዙ እንደነበር አለቃ ታየ አስፍረዋል። ^ Mittwoch, Eugen, 1876-1942. Abessinische Kinderspiele. Berlin: Gedruckt in der Reichsdruckerei, 1910."} {"id": "13298", "contents": "ጅራት ጡት አጥቢዎች እና ወፎች የቆሪ አጥንት እና የጀርባ አጥንት መጋጠሚያ አካባቢ የሚጀምር ቅጥያ አካል ነው። ምንም እንኳን ይህ ዓካል የተለመደው የጀርባ አጥንት ያላቸው እንስሳት ላይ ቢሆንም እንደ ጊንጥ ያሉ እንስሳትም ላይ ይገኛል። (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "12620", "contents": "የዝርዝር ሂሳብ (እስታቲስቲክስ) የቁጥር መረጃዎችን ከነጠላ እና የቡድን ሙከራዎች ጋር በማዛመድ ውቴታማ ወደሆነ ጥቅም የሚለውጥ የሳይንስ ዘርፍ ነው። መረጃዎቹን ሰብስቦ ጥቅም ላይ ማዋል ብቻ ሳይሆን የመረጃዎቹን አሰባሰብ ዘዴ እና የሙከራ መንገዶችንም የሚጠቁም ሳይንስ ነው። ዕድል ጥናት ‎የሞንቲ ሖል ዕድል ጥያቄ (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "13310", "contents": "ኢራቅ በእስያ የሚገኝ አገር ነው። ዋና ከተማው ባግዳድ ነው። ኢራቅ በታሪክ በግሪኩ ስም መስጴጦምያ ይታወቅ ነበር፤ ይህም ማለት «ከወንዞቹ መካከል» ሲሆን ሁለቱ ታላቅ ወንዞች ጤግሮስና ኤፍራጥስ የተመለከተ ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "13322", "contents": "ፋክቶሪያል በሂሳብ፣ ያንድ ሙሉ ቁጥር፣ ለምሳሌ «ቀ» (ፖዘቲቭ) ፋክቶሪአል ማለት በ «ቀ!» ሲመሰል፣ ትርጉሙም የተሰጠን ቁጥርና ከሱ በታች ያሉ ድርድር ቁጥሮች (እስከ 1) ተባዝተው የሚሰጡት ውጤት ማለት ነው። ቀ! = ቀ*(ቀ-1)! = ቀ*(ቀ-1)*(ቀ-2)! =..... = ቀ.(ቀ-1).(ቀ-2).(ቀ-3).(ቀ-4).(ቀ-5) .....(3).(2).(1) ለምሳሌ፦ 5 ! = 1 × 2 × 3 × 4 × 5 = 120   {\\displaystyle 5!=1\\times 2\\times 3\\times 4\\times 5=120\\ } የዜሮ ፋክቶሪያል ለየት ያለ ትርጉም ሲኖርው ውጤቱም 1 ነው ተብሎ በስምምነት ተተርጉሟል።"} {"id": "12770", "contents": "ድንግርግሮሽ እነዚህ አይነት ምክነቶች የሚነሱት፣ ቋንቋን በጠራ መልኩ ካለመጠቀም ነው። በዚህ ዋና ክፍል ስር Equivocation/ስርቅ እና Strawman/ወፍ -ማስፈራርያ ይገኙበታል። ስርቅ /equivocation ይህ ምክነት የሚነሳው፣ በአብዛኛው፣ በአንድ አ /ነገር ወይም ንግግር ውስጥ አንድን ቃል በሁለት አይነት ትርጉም /መንፈስ ስንጠቀም ነው። ምሳሌ፦ Quote: አበበ በሶ በላ። አለሙ እንጀራ በላ። አበበና አለሙ ሆዳም ባይሆኑ ኖሮ እንጀራው አያልቅም ነበር። እዚህ ላይ፣ 3ኛው አ /ነገር ስሜት አይሰጥም፤ ምክንያቱም በላ የሚለው ቃል በፊተኞቹ አ /ነገሮች አንድ ጊዜ ለበሶ፣ አንድ ጊዜ ለእንጀራ እንጂ፣ ሁለት ጊዜ ለእንጀራ አልተጠቀምንም። ሌላ ምሳሌ፦- Quote: ጨብጥ ማለት በከፍተኛ ደረጃ ተላላፊ የአባለዘር በሽታ ነው። የኦርቶዶክስ ቤ /ክርስቲያን ሰውን ሰላም ብለን እንድን ጨብጥ ታስተምራለች። የኦርቶዶክስ ቤ /ክርስቲያን የአባለዘር በሽታ እንዲስፋፋ ትገፋፋለች። ወፍ ማስፈሪያ /Straw-man/attacking the pillow/putting words in somebody's mouth ይህ አይነት ምክነት የሚነውሳው የሌላን ሰው ሀሳብ አጣሞ በመወከል፣ ይህን የተጣመመ ሀሳብ በማጥቃት፣ ዋናውን ሀሳብ ያጠቁ ማስመምሰል ነው። በሌላ አገላለጽ የወፍ-ማስፈራሪያ ማቆም ማለት፣ ከአንድ ሰው ሀሳብ ጋር ተመሳሳይ የሆነ ነገር ግን በቀላሉ ሊሸነፍ የሚችል ሀሳብ በማቅረብ፣ ይህን ሀሳብ በማጥቃት፣ የመጀመሪያውን ሀሳብ ያጠቁ ማስመሰል ነው። ወፎችን፣ ሰው የመሰለ ነገር በማስቀመጥ ማስፈራራት /ማጥቃት እንደሚቻል ሁሉ። እጅግ በጣም የተንሰራፋ የአምክንዮ-ምክነት ቢኖር ይህ ነው። ለምሳሌ፦ Quote: ስላሴ አማኞች፣ አንድ ከሶስት ጋር እኩል ነው ብለው ያምናሉ። አንድ ከሶስት ጋር እኩል አይደለም። ስለዚህ የስላሴ ትምህርት ውሸት ነው። እዚህ ላይ መረዳት ያለብን፣ የስላሴ ትምህርት አንድ ይሆናል ሶስት የሚል ትምህርት አያስተምርም ። ነገር ግን ሁለተኛው እና ሶስተኛው አ /ነገር ይህን ነገር አጥቅተው፣ ዋናውን ትምህርት እንዳጠቁ ያስመስላሉ። ሌላ ምሳሌ፦ Quote: አቶ አበበ ከ5ቱ ዘበኞች አንዱ ስራውን እንዲለቅ እየተጣጣረ ነው። እኔ እማይገባኝ፣ አቶ አበበ ለምን በሌባ እንድንዘረፍ ለማድረግ እንደሚጣጣር ነው። የዚህ ስህተተ እንግዴህ ፡ 1 ብቁ ያልሆነ ዘበኛ ተባረረ ማለት፣ ሌባ ዘረፈን ማለት አይደለም። ነገር ግን ተናጋሪው፣ የአቶ አበበን ሀሳብ በቀጥታ ከመቃወም ይልቅ፣ የተጋነነ ፍርሀትን (በሌባ መዘረፍን) በማቅርብ የአቶ አበበን ስራ ለማጨናገፍ ሲሞክር ይታያል።"} {"id": "12782", "contents": "አምክንዮ ምንድን ነው? ሥነ - አምክንዩ የምክንያት አሰጣጥ (1) ጥናት ማለት ነው። ምንም እንኳ አምክንዮ ለሁሉም የዕውቀት ዘርፍ አስፈላጊ ቢሆንም፣ ትኩረት ተሰጦት የሚጠናው ግን በ ፍልስፍና ፡ በ ሒሳብ እና በ ኮምፒውተር ሳይንስ የዕውቀት ዘርፎች ዘንድ ነው። አምክንዮ አጠቃላይ የክርክርን ቅርፅ፣ የትኛው የክርክር ቅርፅ ትክክል ነው፣ የትኛው ስህተት ነው የሚሉትን ጥያቄወች ይፈትሻል። በፍልስፍና የጥናት ዘርፍ፣ ስነ አምክንዮ ኢፒስቲሞሎጂ በሚባለው የጥናት ክፍል ይመደባል። ይኸውም ክፍል \"እውቀታችንን እንዴት ልናውቅ ቻልን?\" ለሚለው ጥያቄ መልስ ለመስጠት የሚጥር ነው። በሒሳብ ደግሞ \"የተረጋገጠ መስተሳስር ጥናት\" በምባል ይታወቃል። ምንም እንኳ አምክንዮ ከሰው ልጅ ጋር አብሮ የኖረ ቢሆንም፣ የግሪኩ ፈላስፋ አሪስጣጣሊስ ሥነ-አምክንዮን እራሱን እንደቻለ የትምህርት ክፍል እንደከፈተ ይነገርለታል። ከሱ በኋላ የተነሳው የ12ኛው ክ/ዘመን የሞሮኮው ፈላስፋ አቮሮዝ አምክንዮ ማለት \"እውነትንና ውሸትን ለይተን ለማወቅ የሚያስችል መሳሪያ\" ነው በማለት ተርጉሞታል(2)። ሌሎችም የተለያየ ትርጉም ለአምክንዮ ሰጥተቃል። ለምሳሌ ሪቻርድ ዋትሊ \"\"አምክንዮ ማለት የምክንያት አሰጣጥ ጥበብና ሳይንስ\" ነው በማለት ተርጉሞታል። እንዲሁም የጀርመኑ ፍሬጄ \"አምክንዮ ማለት ከሁሉ በላይ አጠቃላይ የሆኑቱን ህጎች ማጥኛ ሳይንስ ነው\" ብሎታል። ባሁኑ ጊዜ ሥነ-አምክንዮ በሁለት ይከፈላል፡ ትንቢት አምክንዮ (Inductive reasoning) እና መንስኤ አምክንዮ (deductive reasoning) ይባላሉ ። የመጀመሪያው የአምክንዮ አይነት ከተቆራረጡ ምሳሌወች ተነስተን አጠቃላይ ድምዳሜ ላይ የሚያስደርሰን የእውቀት ዘርፍ ሲሆን ሁለተኛው ደግሞ ክትርጉምና ጥርጥር ውስጥ መግባት ከማይችሉ እውነታወች ተነስቶ አናሳ ምክንያታዊ ድምዳሜወች ላይ የሚያስደርሰን የዕውቀት ዘርፍ ነው። ከዚህ አንጻር አሪስጣጣሊስም ተመሳሳይ የሥነ አምክዮ ክፍሎችን አቅርቦአል እነሱም መፍታት(Analysis) እና ቋጠሮ(Synthesis) ይባላሉ። የመጀመሪያው አንድን ነገር በመውሰድ የተለያዩ ክፍሎቹን በመፈታት ያጠናል። ሁለተኛው ደግሞ እንዴት የተለያዩ ክፍሎች/ብልቶች ተጋጥመው አንድን ነገር ይሰራሉ ?"} {"id": "12842", "contents": "1890ዎቹ ዓመተ ምኅረት ከ1890 ዓም ጀምሮ እስከ 1899 ዓም ድረስ ያሉት ዓመታት ናቸው። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "12968", "contents": "ኢትዮጵያ ውስጥ የሚሰራ የምግብ አይነት ሲሆን የሚሰራውም ከሱፍ፣ ከቃሪያ፣ ከቲማቲም እና ከእንጀራ ነው። 1 አንድ ቦል ጥሬ ሱፍ መቀቀል እና መፍጨት ወይም መውቀጥ 2 ሁለት ቲማቲም፣ አራት ቃሪያ እና አንድ ራስ ሽንኩርት መክተፍ 3 የተፈጨውን ሱፍ በዉሀ አድርጐ በደንብ ማሸት እና በማጥለያ ማጥለል 4 የተጠለለዉን የሱፍ ውሀ ከተከተፉት ቲማቲም፣ ቃሪያ ፣ሽንኩርት ጋር ማውሀድ እና ጨው መጨመር 5 እንጀራ በመቆራረስ ውህደቱ ላይ መጨመር"} {"id": "12974", "contents": "አዋዜ ጥብስ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚሰራ የምግብ አይነት ሲሆን፣ የሚሰራውም ከበግ ወይም በሬ ስጋ ነው። ከሌላው አይነት ጥብስ የሚለየው ብዙ ቃሪያና በርበሬ መጠቀሙ ነው።"} {"id": "15170", "contents": "ለጨለማ ጊዜ መብራት ለመከራ ጊዜ ብልሀት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሁለቱም አስፈላጊ ናቸው።"} {"id": "12992", "contents": "ፍሪምባ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚሰራ የምግብ አይነት ሲሆን፣ የሚሰራበትም የተለይ ብልት ነው።"} {"id": "12155", "contents": "የቅጥ ቋንቋ ማለት በአንድ የሙያ ዘርፍ ጥሩ የንድፍ ተመክሮን በተስተካከለ ዘዴ መግለጽ ማለት ነው። ባህሪውም የሚከተለውን ይመስላል ቀልብ ያሳደሩበትን ተፈጥሮዋዊ ድክመቶችን ማስተዋልና መሰየም የተሰየመ ግብ ላይ ለመድረስ የሚያስችሉ መፍትሔዎች ቁልፍ ባሕሪያትን መግለጽ ነዳፊውን ከድክመት ወደ ድክመት ምክንያታዊ በሆነ መንገድ ደረጃ በደረጃ እንዲሄድ መርዳት በንድፉ ሂደቱ ብዙ መንገዶችን መፍቀድ [en:Christopher_Alexander|ክርስቶፈር አለክሳንደር]"} {"id": "12185", "contents": "አዲስ መዝናኛ በአዲስ አበባ ከተማ መስተዳድር መገናኛ ብዙሐን ኤጀንሲ ስር በኤፍ ኤም 96.3 ሬዲዮ ዘወትር ቅዳሜ ምሽት ከ3፡00 እስከ 6፡00 በተለይ በመረጃና ተግባቦት ቴክኖሎጂ ዙሪያ የተቀነባበሩ ወቅታዊ መረጃዎችን እና ትንታኔዎችን ከሃገር ውስጥና ከውጭ ሙዚቃዎች ጋር አዋህዶ የሚያቀርብ በኢሉዥን የሚዲያና ኮሙኒኬሽን ሥራዎች እየተዘጋጀ የሚቀርብ የመረጃ ሰጭ መዝናኛ ፕሮግራም ነው። አዲስ መዝናኛ ሰኔ 13፤2001 ዓ.ም. (June 20, 2009) ተመሠረተ። ፕሮግራሙ ለሕዝብ ጆሮ ከበቃበት ዕለት አንስቶ አዘጋጅና አቅራቢዎቹ አቶ አስማማው ኃ/ጊዮርጊስ እና ወ/ሪት ኤዶም ካሣዬ ናቸው። የአዲስ መዝናኛ ፕሮዳክሽን ማኔጀር አቶ በፍቃዱ ኃይሉ ናቸው። ኢሉዥን የሚዲያና ኮሙኒኬሽን ሥራዎች አዲስ መዝናኛን ከማስተዋወቁ በፊት በኢትዮጵያ የመጀመሪያ የነበረ እና በመረጃና ተግባቦት ቴክኖሎጂ ዙሪያ የሚያጠነጥን አይሲቲ የተሰኘ የ30 ደቂቃ ሳምንታዊ የሬዲዮ ፕሮግራም በአዲስ አበባ በዛሚ ኤፍ ኤም 90.7 ላይ የሚያቀርብ የነበረ ሲሆን በሬዲዮ ጣቢያው የስርጭት ስፋት ማነስ ምክንያት ፕሮግራሙን ላልተወሰነ ጊዜ አቋርጦታል።"} {"id": "3332", "contents": "ዩክሬን (ዩክሬንኛ ፦ Україна፣ ሮማንኛ፡ ዩክሬና፣ ይጠራ [ʊkrɐˈjinɐ] (የድምጽ ተናጋሪ iconlisten)) በምስራቅ አውሮፓ የሚገኝ አገር ነው። በአውሮፓ ውስጥ በአከባቢው ከሩሲያ ቀጥሎ ሁለተኛዋ ትልቅ ሀገር ናት ፣ እሱም በምስራቅ እና በሰሜን-ምስራቅ ትዋሰናለች።[ሀ] ዩክሬን በሰሜን ከቤላሩስ ጋር ትዋሰናለች። ፖላንድ, ስሎቫኪያ እና ሃንጋሪ በምዕራብ; ሮማኒያ እና ሞልዶቫ [b] ወደ ደቡብ; እና በአዞቭ ባህር እና በጥቁር ባህር ዳርቻ የባህር ዳርቻ አለው. ስፋቱ 603,628 ኪሜ2 (233,062 ካሬ ማይል) ነው፣ 43.6 ሚሊዮን ህዝብ ያላት፣ [መ] እና በአውሮፓ ውስጥ ስምንተኛዋ በህዝብ ብዛት የምትገኝ ሀገር ናት። የሀገሪቱ ዋና ከተማ እና ትልቁ ከተማ ኪየቭ ነው። የዘመናዊው የዩክሬን ግዛት ከ 32,000 ዓክልበ. ጀምሮ ይኖሩ ነበር. በመካከለኛው ዘመን አካባቢው የዩክሬን ማንነት መሰረት የሆነው ልቅ የጎሳ ፌዴሬሽን ኪየቫን ሩስ የምስራቅ ስላቪክ ባህል ቁልፍ ማዕከል ነበር። በ13ኛው መቶ ክፍለ ዘመን ወደ ተለያዩ ርዕሰ መስተዳድሮች መከፋፈሉን እና በሞንጎሊያውያን ወረራ የተፈጠረው ውድመት፣ የግዛት አንድነት ፈራርሶ አካባቢው ተቃርኖ፣ ተከፋፍሎ እና በተለያዩ ሀይሎች የተገዛ ነበር፣ የፖላንድ-ሊቱዌኒያ ኮመንዌልዝ፣ ኦስትሪያ-ሃንጋሪ፣ የኦቶማን ኢምፓየር እና የሩሲያ Tsardom."} {"id": "50855", "contents": "የሎውናይፍ (ዶግሪብኛ፦ ሶምባኬ) በካናዳ ስሜን-ምዕራብ ግዛቶች ውስጥ ዋና ከተማ፣ እንዲሁም አንድያ ከተማ ነው። ከስሜናዊ ክበብ 400 ኪ.ሜ (250 ማይል) በስተደቡብ፣ በታላቅ ስለይቭ ሐይቅ ስሜን ዳርቻ ላይ፣ በየሎውናይፍ ስላጤ ምዕራብ ላይ፣ በየሎውናይፍ ወንዝ አፍ አጠገብ ይገኛል። የ«የሎው ናይፍ» ትርጉም ከእንግሊዝኛ «ቢጫ ቢላዋ» ሲሆን ይሄው ስያሜ በዙሪያው ከሚገኙት ዴኔ ኗሪዎች ደረሰ፣ እነሱም የ«ቢጫ ቢላዎች» ወይም የ«መዳብ» (የሎውናይቭዝ ወይም ኮፐር) ዴኔ ጥንታዊ ሕዝብ ተብለዋል። እነዚህ በአርክቲክ ውቅያኖስ አካባቢ ከተገኘው መዳብ ማዕድን ወስደው ዕቃዎችንም ሰርተው ይነግዱበት ነበርና። የከተማው ሕዝብ ቁጥር ባለፈው 2008 ዓም ቆጠራ 19,569 ሰዎች ነበር። ከስሜን-ምዕራብ ግዛቶች አስራ አንድ ይፋዊ ቋንቋዎች መካከል፣ ፭ቱ በብዛት በየሎውናይፍ ሊሰሙ ይቻላል፤ እነሱም ቴኔ ሱጢኔኛ፣ ዶግሪብኛ፣ ስለይቪኛ፣ እንግሊዝኛ እና ፈረንሳይኛ ናቸው። የከተማ ስም በዶግሪብኛ «ሶምባኬ» ማለት «ገንዘቡ ያለበት» ነው። አሁን የየሎውናይቭዝ ዴኔ ብሔር አባላት በአቅራቢያው ባሉት በዲሎ እና በደታህ ሠፈሮች ይገኛሉ። ወርቅ በአቅራቢያው ከተገኘ በኋላ በ1926 ዓም የተቋቋመው ሲታመን፤ ሆኖም በውሃ ዳርቻ ዙሪያ የንግድ እንቅስቃሴ እስከ 1928 ዓም ድረስ አልተጀመረም። ከዚያ በቅርቡም የሎውናይፍ የግዛቶቹ የንግድ እንቅስቃሴ ማዕከል ሆነ፤ በ1959 ዓም ደግሞ የሰሜናዊ ምዕራብ ግዛቶች መቀመጫ ከተማ ሆኖ ተሰየመ። በ1980ዎቹ እ.ኤ.አ. ላይ የወርቅ ምርት እያለቀ፣ የሎውናይፍ የማዕድን ከተማ ከመሆኑ የመንግሥት አገልግሎት መኃል ወደ መሆን ተሸጋገረ። ሆኖም በ1983 ዓም አልማዝ ከከተማው ስሜን ከተገኘበት ጀምሮ፣ ይሄ ለውጥ ይመለስ ጀመር። ባለፉት ቅርብ ዓመታትም ላይ፣ ቱሪዝም፣ መጓጓዣ፣ እና ኮሙኒኬሽን ዋና የየሎውናይፍ ኢንዱስትሪዎች ለመሆን ጀምረዋል።"} {"id": "50939", "contents": "ዳሞት ወይዴ ወላይታ ዞን ከሚገኙ ወረዳዎች አንዱ ነው። ወረዳው በስተምዕራብ በሶዶ ዙሪያ ወረዳ፥ በበስተሰሜን በድጉና ፋንጎ ወረዳ፥ በስተሰሜን ምሥራቅ በዳሞት ጋሌ ወረዳ፥ እንዲሁም በስተደቡብ ሆቢቻ ወረዳ ፥ደግሞ በበስተደቡብ ምዕራብ በሁምቦ ወረዳ ይዋሰናል። በ1999 ዓ.ም በማዕከላዊ ስታቲስቲክስ ኤጀንሲ በተደረገው ህዝብ ቆጠራ መሰረት በወረዳው በአጠቃላይ 91,602 ሰው የሚኖር ሲሆን፥ ከነዚህም 44,861 ወንድ ሲሆኑ 46,741 ደግሞ ሴት ናቸው፤ ከ5,300 የሚበልጡ ማለትም 5.79% የምሆኑት በከተማ ይኖራሉ። በዴሳ የወረዳዉ ዋና መቀመጫ ነው። የሚበዙት የፕሮቴስታንት እምነት ተከታይ ሲሆኑ፥ 77.03% ያህሉን ይይዛሉ፤ 17.08% የሚሆኑት ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ አብያተ ክርስቲያን፥ 4.51% የሮማ ካቶሊክ ቤተ ክርስቲያን እና 1.06% የእስልምና እምነት ተከታይ ናቸው። ^ Census 2007 Tables: Southern Nations, Nationalities, and Peoples' Region, Tables 2.1, and 3.4."} {"id": "16712", "contents": "ቅቤ ይፍሰስ ከገንፎ አይተርፍ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "16718", "contents": "ቅና ያለው በአባቱ ከረባት ይቀናል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ቅናት የሚወድን ሰው የሚገልጽ"} {"id": "16730", "contents": "ቆማጣ ቤት አንድ ጣት ብርቅ ናት የአማርኛ ምሳሌ ነው። በአይነ ስውራን አገር አንድ አይና ንጉስ ነው"} {"id": "8558", "contents": "ግራ ጌታ ዮፍታሄ ንጉሤ (፲፰፻፺፯ ዓ.ም. በደብረ ኤልያስ ቀበሌ፣ ጎጃም ተወልደው ሰኔ ፴ ቀን በ፲፱፻፴፯ ዓ.ም. አረፉ) ስመ ጥር ኢትዮጵያዊ ደራሲ ነበሩ። እኚህ ታላቅ ደራሲ በርካታ ድርሰቶችን የጻፉ ቢሆንም በተለያዩ ምክንያቶች አብዛኛዎቹ ለሕትመት አልበቁም። የመጀመርያውን የኢትዮጵያ ሕዝብ መዝሙር “ኢትዮጵያ ሆይ ደስ ይበልሽ በአምላክሽ ኃይል በንጉሥሽ” የሚለውን የደረሱት ቀኝጌታ ዮፍታሔ ንጉሤ፤ ስለአገር ፍቅርና ጀግንነት የሚያወሱ በርካታ ድራማዎችና መዝሙሮችን የደረሱ ሲሆን፣ ከእነዚህም መካከል “አፋጀሽኝ”፣ “እለቄጥሩ” ወይም “ጎበዝ አየን” ይገኙበታል። ከድል በኋላ የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት መንግሥት የሕግ መወሰኛ ምክር ቤት ምክትል ፕሬዚዳንት ሆነው ከ፲፱፻፴፭ ዓ/ም እስከ ሕልፈታቸው ድረስ አገልግለዋል። የኢትዮጵያ ደራስያን ማኅበር እና የኢትዮጵያ ፖስታ አገልግሎት ድርጅት በመታባበር ጳጉሜ ፪ ቀን ፳፻፬ ዓ/ም በአዲስ አበባ ቴአትርና ባህል አዳራሽ የተመረቁትን እና የቀኝ-ጌታ ዮፍታሄ ንጉሤን እንዲሁም የደራስያን፤- ነጋድራስአፈወርቅ ገብረ ኢየሱስ፣ ብላቴን ጌታ ኅሩይ ወልደ ሥላሴ እና አቶ"} {"id": "16832", "contents": "ሀይድሮጅን ኬሚካዊ ንጥረ ነገር ሲሆን ምልክቱም H አተማዊ ቁጥሩም 1 ነው። አተማዊ ክብደቱም 1.008 በመሆኑ አርኬያዊ ሰንጠረዥ ላይ ካሉት ንጥረ ነገሮች ቀላሉ ነው። ነጥበ ብርደቱ -259.16 ሴልሺየስ` ነጥበ ፍሌቱ -252.85` ነው። ስያሜውን ያገኘው በአንቶይን ላቮይሴይር ሲሆን በ1766-81 በሄንሪ ካቬንዲሽ ጥናቶቹን በማመሳከር የ ሀይድሮጅን 2 ኦክስጅን 1ን እውነትነት አረጋገጠ።"} {"id": "16838", "contents": "ስትሮንቲየም (strontium) የንጥረ ነገሮች ሠንጠረዥ ውስጥ ኬሚካዊ ውክሉ Sr ነው። አቶማዊ ቁጥሩም 38 ነው። የጥንተ፡ንጥር ጥናት (ኬሚስትሪ) በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ ስትሮንቲየም የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ። (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "16844", "contents": "ቴሉሪየም (Tellurium) የንጥረ ነገሮች ሠንጠረዥ ውስጥ ኬሚካዊ ውክሉ Te ነው። አቶማዊ ቁጥሩም 52 ነው። የጥንተ፡ንጥር ጥናት (ኬሚስትሪ) በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ ቴሉሪየም የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ። (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "16850", "contents": "ቱሊየም (thulium) የንጥረ ነገሮች ሠንጠረዥ ውስጥ ኬሚካዊ ውክሉ Tm ነው። አቶማዊ ቁጥሩም 69 ነው። የጥንተ፡ንጥር ጥናት (ኬሚስትሪ) በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ ቱሊየም የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ። (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "16862", "contents": "ጉድ ነሽ ያንኮበር ቅጠል በየሄድሽበት ነገር ማንጠልጠል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "16868", "contents": "ሊቨርሞሪየም በየንጥረ ነገሮች ሠንጠረዥ ውስጥ ኬሚካዊ ውክሉ Lv እና አቶማዊ ቁጥሩ 116 ለሆነ ሲንተቲክ በጣም ከባድ ንጥረ ነገር ነው። በ2004 ዓ.ም. ስሙ በይፋዊ ስምምነት ሊቨርሞሪየም ሆነ። ከዚያ በፊት ጊዜያዊ ስያሜው ዩኔንሄክሲየም (Uuh) ሆኖ ነበር። የጥንተ፡ንጥር ጥናት (ኬሚስትሪ) (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "51203", "contents": "ቅጽል - ዓይነትንና ግብርን፣ መጠንንም ለመግለጽ በስም ወይም በተውላጠ ስም ላይ የሚጨመር ቃል \"ቅጽል\" ይባላል። ስሙ እንደሚያመለክተው ቅጽል ማለት ቅጥያ ወይም ተጨማሪ ማለት ነው። ምሳሌ - ጥቍር ፈረስ፣ ብርቱ ፈረስ፣ ዐጭር ፈረስ። እነሆ! ቅጽል የተባሉት \"ጥቍር፣ ብርቱ፣ ዐጭር\" ናቸው። ፈረስ የአንድ እንስሳ ስም ነው። ጥቍር ፈረስ ሲል ዓይነቱን፤ ብርቱ ፈረስ ሲል ግብሩን፤ ዐጭር ፈረስ ሲል መጠኑን የቅጽሉ ቃል ያስረዳል። ስለዚህም በስምና በተውላጠ ስም ላይ እየተቀጠለ ዓይነቱን፣ ግብሩን፣ መጠኑን የሚገልጽ ቃል ሁሉ \"ቅጽል\" ይባላል። \"ያማርኛ ሰዋስው\"፣ ፲፱፵፰ ዓ.ም፣ ከብላታ መርስዔ ኀዘን ወልደ ቂርቆስ"} {"id": "51251", "contents": "\"አለማወቅ ከመሳሳት ይልቅ ለእውቀት የቀረበ ነው።\" እውቀት ማለት መልካምንና ክፉውን የሚያስታውቅ ነው። ^ ዘፍ.2፥9"} {"id": "16916", "contents": "ፈረሰኛ ሲሸሽ እግረኛን ምን አመጣው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "13868", "contents": "2000 አመተ ምኅረት ጥቅምት ፳፫ ቀን - በሰሜን ሸዋ አስተዳደር፣ በኮረማሽ ወረዳ የሚገኘው የየለጥ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተ ክርስቲያን በዘማናዊ መልክ ከተገነባ በኋላ ተመርቆ አገልግሎት ላይ ዋለ። ጥቅምት ፳፮ ቀን - የቻይና ሕዝባዊ ሬፑብሊክ የመጀመሪያዋ የጠረፍ መንኲራኩር በጨረቃ ዙሪያ መንሳፈፏን ጀመረች። ሐምሌ 17 ቀን - የአሜሪካ ዴሞክራቲክ ፓርቲ ፕሬዚደንታዊ ዕጩ ባራክ ኦባማ ከሁለት መቶ ሺህ በላይ የሆኑ ሰዎች በተሰበሰቡበት የበርሊን መናፈሻ ላይ ንግግር አደረጉ። በዚህ ንግግር ላይ ለአውሮፓውያን እና አሜሪካኖች በበፊተኛው ትውልድ በአንድነት ኮሙኒዝምን እንዳሸነፉ፤ አሁን ደግሞ ሽብርተኝነትን በአንድነት እንዲዋጉ ጥሪያቸውን አቀረቡ። ? ቀን - ኮሶቮ የሚባል ክፍላገር ነጻነቱን አዋጀ። ይህ አድራጎት በብዙ አገሮች ቢቀበልም በሌሎች አገሮች ግን አልተቀበለም። በተለይ ሰርቢያና ሩሲያ አልተቀበለም። ጥቅምት ፳፪ ቀን - በሁለተኛው የዓለም ጦርነት መደምደሚያ ላይ ሂሮሺማ ላይ የአቶም ቦምብ የጣለውን የአሜሪካ ዓየር ኃይል አውሮፕላን ያበረሩት ብርጋዴር ጄኔራል ፖል ቲቤትስ (Brigadier Gen. Paul Tibbets) በተወለዱ በዘጠና ሁለት ዓመታቸው አረፉ። ኅዳር 11 ቀን - በቀድሞዋ ሮዴዥያ (የዛሬይቱ ዚምባብዌ) ሕገ ወጥ ነጻነትን ያወጀው ኢያን ስሚዝ"} {"id": "16946", "contents": "ፈሪ ፈራና እጉድባ ቢኛ ጆሮውን በላው ያይጥ ቀበኛ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "16952", "contents": "ፈስ በወረንጦ እየተለቀመ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "16958", "contents": "ፈክሮ መሽሽ ታሪክ ያበላሻል የአማርኛ ምሳሌ ነው። በቃል መጽናት (ጽናት)፣ የተናገሩትን መፈጸም አስፈላጊ ነው።"} {"id": "16964", "contents": "ፈጣሪን የሚያህል ጌታ ገነትን ያህል ቦታ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ፈጣሪን የሚያህል ጌታ ርስትን ያህል ቦታ"} {"id": "9110", "contents": "ራስ ምስክር በዱባይ የታወቀ የሙዚቃ እንዲሁም የትላልቅ መድረክ ዐዘጋጅ ነው፤ በተጨማሪ ክርስትናን በሰፊው በማስተማር የብዙዎችን ጥያቂ መልስ እንዲያገኙ ያደረገ ራስ ምስክር በዐረብ ሀገሮች በሰፊው የተንቀሳቀሰ መልካም ሰው ነው!"} {"id": "16982", "contents": "ፍየል በልታ በበግ አበሰች የአማርኛ ምሳሌ ነው። መንበላጠጥን ለመግለጽ"} {"id": "17000", "contents": "በኃይሉ እሸቴ ታዋቂ ኢትዮጵያዊ ድምፃዊ እና የዜማና ግጥም ደራሲ ነው። በኃይሉ እሸቴ በ፲፱፻፭፯ ዓ.ም. በፖሊስ ሠራዊት ሙዚቃ ክፍል አገልግሎቱን የጀመረ ሲሆን ከድምፃዊነት ችሎታው በላይ ጠቃሚ መልዕክት ያዘሉ ግጥሞች ከነዜማቸው በመድረስ ተደናቂ ነው። በኃይሉ እስካሁን ካቀረባቸው ዜማዎች «ኮሳሳ ጎጆዬ» ና «የጥቁር ድምፅ» የተባሉት ዘፈኖች በሕዝብ ዘንድ የተወደዱ ናቸው። «የኪዎስኳ እመቤት» የተባለችው በራሱ የተደረሰቸው ዜማ የበለጠ ዝና አስገኝታለች። ^ ሀ ለ ናሽናል ቢብሊዮግራፊ ቡድን፣ የአንጋፋ አርቲስቶች መዝገበ የሕይወት ታሪክ፣ መጋቢት ፳፻፣ ገጽ 28 (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "17036", "contents": ""} {"id": "17042", "contents": "ታኅሣሥ ፲፩ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻፩ኛ ቀን ሲሆን፤ ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፪፻፷፭ ቀናት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ፤ ዘመነ ማርቆስ እና ዘመነ ማቴዎስ ደግሞ ፪፻፷፬ ቀናት ይቀራሉ። ፲፱፻፷፯ ዓ/ም - ሐምሌ ፩ ቀን ፲፱፻፷፮ ዓ/ም \"ኢትዮጵያ ትቅደም\" የሚለውን መፈክር የነደፈውና ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴን መስከረም ፪ ቀን ፲፱፻፷፯ ዓ/ም፣ ከሥልጣን ያወረዳቸው ወታደራዊ ደርግ፣ ፷ዎቹን ከፍተኛ ሹማምንት ከገደለ ከአንድ ወር በኋላ፣ \"የኢትዮጵያ ኅብረተ ሰብአዊነት\"ን (የኢትዮጵያ ሶሻሊዝም) በይፋ ያወጀበት ዕለት ነው፡፡"} {"id": "17048", "contents": "ጳጉሜ ሲወልስ ገበሬ ጎተራህን አብስ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ጳጉሜ ሲወልስ ጎተራህን አብስ"} {"id": "17054", "contents": "ፍየልና ቀበሮ ምጥማጥና ዶሮ የአማርኛ ምሳሌ ነው። አዳኝና ታዳኝ"} {"id": "17060", "contents": "ፍጥም ያቆማል እርቅ ይጠቀልላል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "17066", "contents": "ጨጓራ ለመፍጨት አንጀት ለመጎተት በለው ዋተት ዋተት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "17078", "contents": "ሂድ አትበለው እንደሚሄድ አርገው የአማርኛ ምሳሌ ነው። ከቀጥታ ትዕዛዝ ይልቅ ስልትን ይሚደግፍ ንግግር"} {"id": "17096", "contents": "በእውሮች ከተማ አንድ አይና ንጉስ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው። ለቆማጣ አንድ ጣት ብርቁ ናት"} {"id": "17114", "contents": "በጫጩት ፊት ስለ ፈንግል አይወራም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "17120", "contents": "ባለቤቱን ካልናቁ ውሻውን አይነኩ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ባለቤቱን ካልናቁ አጥሩን አይነቀንቁ"} {"id": "17132", "contents": "ባለጌን ከወለደ የገደለ ጸደቀ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "17138", "contents": "አለቃ ኪዳነወልድ ክፍሌ (ከ፲፰፻፷፬ እስከ ፲፱፻፴፯ ዓ.ም.) አለቃ ኪዳነወልድ ክፍሌ በሸዋ ክፍለ ሀገር በይፋትና ጥሙጋ አውራጃ በ፲፰፻፷፬ ዓ.ም. ተወለዱ። ለትምህርት ሲደርሱ በአካባቢያቸው የነበረውን የአገራቸውን ትምህርት ተማሩ። በኋላም ወደ ጎንደር ተጉዘው የመጻሕፍትን ትርጓሜ አጠኑ። በጊዜው የነበራቸው የቀለም አቀባበል፣ የሚስጥር መመራመርና መራቀቅ በጉባኤው ላይ «የቀለም ቀንድ» የሚል ቅጽል ተሰጣቸው።ማናቸው ማናቸው አለቃ ኪዳነወልድ ከግዕዝና አማርኛ ሌላ ዐረብኛ፣ ዕብራይስጥ፣ ላቲን፣ ሌሎችንም ቋንቋዎች አጠናቅቀው ያውቁ ነበር ። አለቃ ኪዳነወልድ በእየሩሳሌም ለ፳፪ ዓመት ተቀምጠዋል ። በዚህም ወቅት ብሉይና ሐዲስ በሦስት ቋንቋ ጠንቅቀው አመሳክረው ተርጕመዋል ። ኪዳነወልድ ክፍሌ በ፲፱፻፳፮ ዓ.ም. የመጀመሪያውን መዝገበ ፊደል አውጥተው ከልዩልዩ ቋንቋዎች ጋር በማመሳከር አሳትመዋል ። የኢትዮጵያ ፊደል አመጣጡንና ባህሉን በውል አስተባብረው በማቅረባቸውም በጊዜው ተቋቁመው ለነበሩት ትምህርት ቤቶች መመሪያና መማሪያ ለመሆን በቅተዋል ። ቀጥለውም ትንሽ አማርኛ ፊደል ከአረብና ከዕብራይስጥ አቆራኝተው አሳትመዋል ። አለቃ ኪዳነወልድ በተለያየ ዘይቤ ያቀርቧቸው የነበሩት ግጥሞች ለትውልድ ታላቅ ጥቅም ይሰጣሉ ተብለው የሚገመቱ ናቸው ። እንዲያውም ኢትዮጵያ በምሥራቅ አፍሪቃ የብዙ ሺሕ ዘመናት ነጻ አገር ባለፊደልና ባለቋንቋ የሆነች እሷ ብቻ ስለሆነች ትውልድ ያገሩን ትምህርት በመጀመሪያ እንዲማር ያካሂዱት የነበረው ቅስቀሳ በቀላሉ የሚታይ አይደለም ። በዓለም ስማቸው የገነነ የሥነ ጥበብ፣ የኪነ ጥበብ ፣ የጽሑፍ ባለአጉዛዎች የሚደነቁባቸው በራሳቸው ቋንቋ ጽፈው ለዓለም የአቀረቧቸው ሥራዎች ናቸው ይላሉ ። አለቃ ኪዳነወልድ ለኢትዮጵያ ባላቸው ዐቅም በብሔራዊ ስሜት ተነሳስተው ለታሪክ የሚቀርቡ በርከት ያሉ መጻሕፍት ጽፈው አሳትመዋል ። በተለይም ከዘጠኝ መቶ ገጾች በላይ የሆነው «የሰዋሰው መጽሐፍ» ታላቅ እንደሆነ ይነገራል ። አለቃ ኪዳነወልድ ለኢትዮጵያ ሥነ ጽሑፍ ታላቅ አስተዋፅኦ ያደረጉ ሰው ነበሩ ። አለቃ ኪዳነወልድ ክፍሌ በተወለዱ በ ፸፪ ዓመታቸው ፤ ሰኔ ፳፬ ቀን ፲፱፻፴፮ ዓመተ ምሕረት ዐርፈው ደብረ ሊባኖስ ተቀበሩ።[2] ^ ሀ ለ ሐ መ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቤተ መዛግብትና ቤተ መጻሕፍት ኤጀንሲ፣ ብሔራዊ ቢብሎግራፊ (የደራሲያን አጭር የሕይወት ታሪክ) ፤ ፲፱፻፺፰ ዓ.ም. [1] (ታኅሣሥ ፲፪ ቀን ፳፻፫ ዓ.ም. የተነበበ)"} {"id": "17180", "contents": "ቅርፊት የእንቁላል ውጨኛው ክፍል ሲሆን በአንዳንድ የእንቁላል ዓይነቶች ላይ ጠንካራ ላይሆን ይችላል። በአብዛሀኛው ጊዜ ይህ አካል የሚገነባው ከፕሮቲን ማትሪክስ ሲሆን የተለያዩ እንደ ካልሺየም ካርቦኔት ያሉ የካልሺየም ውህዶችንም አጣምሮ ይይዛል።"} {"id": "17192", "contents": "ሜልንዳል (ስዊድንኛ፦Mölndal) የቨስትራ ዬታላንድ፣ ስዊድን ከተማ ነው። 40,000 ሰዎች ገደማ ይኖሩበታል። ከተማው በስካገራክ ወሽመጥ ዳር ይገኛል። Härryda kommun"} {"id": "17228", "contents": "ባልሽ ቆላ ወርዶ ሰማይ ሰማይ ሲያዪ አንቺ ከኔ ጋራ ሰበር ሰካ በዪ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "17234", "contents": "የምጣዱ እያለ የእንቅቡ ተንጣጣ"} {"id": "17246", "contents": "እኛም አውቀናል ጉድጓድ ምስናል"} {"id": "17276", "contents": "ተለማበት የተጋባበት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "17282", "contents": "ተልባ መስሎሽ ሰናፍጭ ትቀምሽ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "15788", "contents": "አራት ማዕዘን ማናቸውም አራት ቀጥተኛ መስመር የሆኑ \"ጎኖች\"ና አራት መገናኛወች ያላቸውን የሚወክል የሂሳብ ስያሜ ነው። እኒህ ጎኖች መነባበር ወይም አንዱ ባንዱ ላይ መንሳፈፈ የለባቸውም አለዚያ አራት ማዕዘን አይባሉም። የአራት ማዕዘን አራቱ ውስጣዊ ማዕዘኖች ሲደመሩ ምንጊዜም ውጤታቸው 360 ዲግሪ ነው። ፓራላሎግራም ሁለቱ ጎኑ ትይዩ የሆነ አራት ማዕዘን ፓርላሎግራም ይባላል። በፓራላሎግራም ስር የሚተድዳደሩ እንግዲህ ካሬ፣ ሬክታንግል፣ ሮምበስና ሮምባቶይድ ይባላሉ። ሮምበስ ማለት አራቱም ጎኑ እኩል የሆነ ፓራልላሎግራም ነው። በሌላ አነገጋገር ተጻራሪ ጎኖቹ ትይዩ ሲሆኑ ተጻራሪ ማዕዘኖቹ ደግሞ እኩል ናቸው፣ ወይም ደግሞ ዲያጎናሎቹ በ90 ደጊሪ እኩል ለኩል ይቋረጣሉ። ወይም በሌላ አባባል ወደጎን የተገፋ ካሬ ማለት ነው። ሮምባቶይድ ማለት ፓራሎግራም ሆኖ ተነካኪ ጎኖቹ እኩል ያልሆኑና ማዕዘኖቹ ኦብሊክ የሆኑ ማለት ነው። በሌላ አባባል የተገፋ ሬክታንግል ማለት ነው። ሬክታንግል ማለት አራቱም ማዕዘኖቹ 90ዲግሪ የሆነ አራት ማዕዘን ማለት ነው። በሌላ አባባል ዲያጎናሎቹ እኩል ሆነው እኩል የሚቋረጡ ማለት ነው። ካሬ አራቱም ጎኖቹ እኩል የሆኑ እንዲሁም አራቱም ማዕዘኖቹ 90 ዲግሪ የሆኑ ማለት ነው። በአንድ ጊዜ ሮምበስ እና ሬክታንግል የሆነ አራት ማዕዘን ምንጊዜም ካሬ ነው። እኮሌታ ትራፔዞይድ ሁለቱ ጥንድ ተቃራኒ ጎኖች ትይዩ ከሆኑ የሚፈጠረው አራት ማዕዘን ትራፔዞይድ ይሆናል። ፓራላሎግራም ትራፒዚየም ቢሆንም ትራፒዝየም ግን ፓራላሎግራም አይደለም። በዚህ መልኩ ብዙ የአራት ማዕዘኖች አይነት እንዳለ እንገነዘባለን። የተለያዩ ቀመሮች አሉ አራት ማዕዘን ABCD መጠነ ስፋቱ በቬክተር ሲሰላ እንዲህ ነው፡ ቬክተር AC እና BD ከ A ወደ C እና ከB ወደ D የሚጓዙ ቬክተሮችን ይወክሉ፣ በዚህ ጊዜ የአራት ማዕዘኑ መጠነ ስፋት እንዲህ ነው 1 2 | A C × B D | , {\\displaystyle {\\frac {1}{2}}|{AC}\\times {BD}|,} ይሄ ማለት ክሮስ ብዜት የምንለው የ AC ና BD መጠነ ቬክተር ውጤት ነው። ."} {"id": "14174", "contents": "ሀምሌ ቢያባራ በጋ ይመስላል የአማርኛ ምሳሌ ነው። - ብዙ ነገሮች እራሳቸውን በመቀየር ያልሆኑትን መምሰል ይችላሉ።"} {"id": "17894", "contents": "የካቲት ፯፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻፶፯ ኛው ዕለት ሲሆን፤ የበጋ ወቅት ፵፪ ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፪፻፱ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፪፻፰ ቀናት ይቀራሉ። ፲፰፻፶፩ ዓ/ም - በሰሜን ምዕራብ የአሜሪካ ኅብረት የምትገኘው የኦሪጎን ግዛት ፴፫ ኛዋ የኅብረቱ አባል ሆነች ፲፱፻፬ ዓ/ም - በደቡብ ምዕራብ የአሜሪካ ኅብረት የምትገኘው የአሪዞና ግዛት ፵፰ ኛዋ የኅብረቱ አባል ሆነች ፲፱፻፲፮ ዓ/ም - ‘የዓለም አቀፍ የንግድ ሒሣብ መሣሪያዎች ድርጅት’ (IBM) ተመሠረተ። ፲፱፻፴፰ ዓ/ም በዓለም የመጀመሪያው ሁለ-ገብ መቀምር (Electronic Numerical Integrator And Computer) ወይም ኮምፕዩተር ይፋ ተደረገ። ፲፱፻፵፩ ዓ/ም በእስራኤል የሕዝብ ምክር ቤት ክኔሰት (Knesset) ለመጀመሪያ ጊዜ ተሰበሰበ። ፲፱፻፷፭ ዓ/ም የአፍሪቃ አንድነት ድርጅት የመከላከያ ንዑስ ሸንጎ አባላት አዲስ አበባ ላይ ስብሰባቸውን ጀመሩ። (እንግሊዝኛ)http://en.wikipedia.org/wiki/February_14 (እንግሊዝኛ) P.R.O., FCO 371/1660"} {"id": "14210", "contents": "ሀሰት ነገር ክፉ ገሀነም እሳት ትርፉ የአማርኛ ምሳሌ ነው። - ውሸት በሰማይ ቤት ለገሃነም ይዳርጋል።"} {"id": "14216", "contents": "ሀሳብ ያገናኛል ፍራት ያሸኛኛል የአማርኛ ምሳሌ ነው። - መወያየትንና ሃሳብን ማገናኘት እንደሚቻል የሚያሳይ ነው።"} {"id": "14222", "contents": "ሀብታም ለሰጠ የድሀ ሙርጥ አበጠ የአማርኛ ምሳሌ ነው። - ቅናትን የሚተች ተረተና ምሳሌ ነው።"} {"id": "15938", "contents": "የኤድዊን ስሚስ ፓፒሪ በአለም ላይ ካሉ የቀዶ ጥገና መጻህፍት ሁሉ ቀደምት የሆነ ነው። በጥንቱ የግብፅ ሄራቲክ የአጻጻፍ ስልት ከክርስቶስ ልደት በፊት በ17ኛው ክፍለ ዘመን ተጻፈ። ለ48 የበሽታ አይነቶች ምልክቶችና መፍትሄወች የተብራራ ጽሁፍ አቅርቧል።"} {"id": "17378", "contents": "ተቀዳዳ ይሻላል ጨምዳዳ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "17924", "contents": "ተንከትክተሽ ስትስቂ የጥርስሽ ወገብ እንዳይቀጭ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "15980", "contents": "ስም ያለው ሞኝ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "17936", "contents": "ተከናንቦ የሚበላውን ተጎንብሰህ ግባበት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "17948", "contents": "ተወጭት አፍ የወንጭት አፋፍ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "17954", "contents": "ተዋጊ በሬ ተጭድ ይጣላል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "17966", "contents": "ተድረው ቢመለሱ የውሀ መንገድ ረሱ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "17540", "contents": "ሸሚዝ በብዛት በወንዶች የሚለበስ የወገብ በላይ ቀላል ልብስ ነው። ሽመና ሹራብ ኮት [[1]] [[2]]"} {"id": "17576", "contents": "ሰይፍ ቀጭን ረጅም ስለታማ ብረት ሲሆን በተለያዩ ስልጣኔዎች እንደ መቁረጫ መሣሪያ አገልግሏል። ጎራዴ ሻሙላ ቆንጨራ ገጀራ ሰንጢ ጩቤ ቢላዋ ጊሌ"} {"id": "17582", "contents": "ሥርዓተ ምግብ ወይም ሥርዓተ ልመት የሰው ልጅ የተመገበው ምግብ የመፈጨት ሂደት ነው። ይህ ሂደት የሚጀምረው ከአፍ ሲሆን የሚጨርሰው ደግሞ ፊንጢጣ ላይ ነው። (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "17588", "contents": "ታኅሣሥ ፳፱ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻፲፱ ኛው ዕለት ሲሆን፤ ከዚህ ቀን በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፪፻፵፯ ቀናት ሲቀሩ፣ በዘመነ ዮሐንስ፤ ዘመነ ማቴዎስ እና በዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፪፻፵፮ ቀናት ይቀራሉ። እንዲሁም በኢትዮጵያ ባሕረ ሐሳብ ታኅሣሥ ፳፱ ቀን የበጋ ወቅት አራተኛው ዕለት ነው። የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ከዘመነ ዮሐንስ በስተቀር፣ በዚህ ዕለት የጌታችን፣ መድኅኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስን ልደት ታከብራለች። በዘመነ ዮሐንስ ልደት የሚውለው በታኅሣሥ ፳፰ ቀን ነው። ፲፰፻፸፱ ዓ/ም - የሸዋው ንጉሥ ምኒልክ ሠራዊትና የሐረሩ አሚር ዐብዱላሂ የጨለንቆ ውጊያ ፲፱፻፷፭ ዓ/ም - አረባዊ ነዳጅ አምራች አገሮች በወቅቱ የነዳጅ ምርታቸውን የፖለቲካ መሣሪያ በማድረጋቸው በአፍሪቃውያን አገሮች ላይ የሚያስከትለውን ተጽዕኖ ለማጥናት የአፍሪቃ አንድነት ድርጅት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ጉባዔ አዲስ አበባላይ ተሰበሰበ። ፲፱፻፹፰ ዓ/ም - አንቶኖቭ-፴፪ የተሰኘው የኤየር አፍሪክ የጭነት አየር-ዠበብ ከኪንሻሳው እንዶሎ ማረፊያ ጭነት አብዝቶ ለመነሳት ሲያኮበኩብ አካባቢው የሚገኘው ገበያ ላይ ተከስክሶ ፫፻ ሰዎችን ሲገድል ፪፻፶፫ ሰዎች ደግሞ ከባድ አደጋ ደርሶባቸዋል። http://en.wikipedia.org/wiki/1996_Air_Africa_crash"} {"id": "18044", "contents": "ጥር ፳፪፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻፵፪ ኛው ዕለት ሲሆን፤ የበጋ ወቅት ፳፯ ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፪፻፳፬ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፪፻፳፫ ቀናት ይቀራሉ። ፲፰፻፶፫ ዓ/ም - ካንሳስ የአሜሪካ ኅብረት ፴፬ ኛዋ አባል ሆነች። ፲፱፻፶፯ ዓ/ም የብሪታኒያ ጠቅላይ ሚኒስትር የነበሩት ዊንስተን ቸርቺል ከዚህ ዓለም በሞት በተለዩ በስድስተኛው ቀን ዛሬ የቀብር ሥርዓታቸው ተፈጽሟል። ፲፱፻፴፮ ዓ/ም - የኡጋንዳ ፕሬዚደንት ያዌሪ ሙሴቨኒ (እንግሊዝኛ) http://news.bbc.co.uk/onthisday/hi/dates/stories/january/30/newsid_2505000/2505981.stm"} {"id": "20396", "contents": "እንዳየን ጤፍ አጋየን የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20402", "contents": "እንዳገሩ ይናገሩ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20408", "contents": "እንጀራ በማየት አያጠግብም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "16106", "contents": "\"ከትልቁ ተራራየ ፊት ቆምኩ፣ ከሩቁም መዋተቴ እንዲሁ። ለዛም ስል መጀመሪያ ወደ ጥልቁ ገደሌ፣ ወደ የሚያመኝ ስፍራ፣ ወደጥቁሩ ጎርፌ መውርድ አለብኝ\" በማለት ዞራስተር ከተከታዮቹ ተለይቶ ከባዱን ስራውን ለመፈጸም ባዘነ። ግቡም የ\"በላይ ሰው\"ን ማስተማር አቁሞ እራሱ የበላይ ሰው ለመሆን ነበር። \"መሰላል ከሌላችሁ በራሳችሁ ጭንቅላት ላይ መወጣጣትን ልመዱ፤ በሌላስ በምን መንገድ ወደላይ ለመውጣት ትሻላችሁ? በጭንቅላታችሁ፣ ከልባችሁ እርቃችሁ... ከዋክብቶቻችሁ ሳይቀሩ ከግራችሁ በታች እስኪሆኑ ወደ ላይ ተወጣጡ!\" ዞራስተር በከተሞችና በባህር ጠረፎች በሚዋትትበት ዘመን መንፈሱን ወደታች ስለሚጎትተው የስበት ሃይል ማውጣት ማውረድ ጀመረ። ይህ ሃሳቡን ወደታች የሚጎትተው መንፈስ ባለፈው ክፍል አዋቂው የነገርው የ«ሁሉ ነገር ከንቱነት ነበር። ሁሉም ወደ ላይ የተወረወረ ነገር ወደ መሬት መልሶ ይወድቃል፣ ስለሆነም ሁሉም የከንቱ ከንቱ ነው!» ዞራስተር ይህን ወደታች የሚጎትት የስበት ሃይል ለማሸነፍ የሁሉ ነገር ዘላለማዊ መመላለስን ሃሳብ ማውጣት ማውረድ ጀመረ። በአለም ላይ ያለው የቁስ ብዛት የተወሰነ ሲሆን ጊዜ ግን የማያልቅ ጅረት ነው። ስለሆነም በቁስ ውስጥ ያሉት እያንዳንዱ አተሞች የሚደረደሩበት መንገድ ስፍር ቁጥር ባይኖርውም... ከጊዜ ወሰን የለሽ የትየለሌንት አንጻር እያንዳንዱ የአቶም አደራደር ዘዴ ተመልሶ ይመጣል። እያንዳንዱ ቁስ ያለፈበትን አደራደር በዘመናት ይደግማል። ሁሉም ነገር ተመልሶ ይመጣል። ሁሉም ኅልው ነገር ካሁን በፊት ኅልው ነበር ስለዚህ መጭው ዘመን እንደ በፊቱ ነው። \"ኦ!"} {"id": "21128", "contents": "የሚያጠግብ ቂጣ ከምጣዱ የሚወጣ ጥጃ ከገመዱ ያስታውቃል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሚያጠግብ ቂጣ ከምጣዱ የሚወጣ ጥጃ ከገመዱ ያስታውቃል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "18224", "contents": "ቅማል በሰው አካል ላይ የሚፈጠር የተባይ ዓይነት ነው።"} {"id": "18308", "contents": "ሽክርክር እና ምሰሶ ከስድስቱ ቀላል ማሽን አንዱ ነው። ቀላል ሽክርክር እና ምሰሶ አንድ ሽክርክርና ከርሱ ጋር በጥብቅ የተገናኘ ምሰሶ ይኖረዋል። በዚህ ሁኔታ ትልቁን ሽክርክር በመጠቀም ከፍተኛ ቶርክ ወይም ጉልበት በትንሽየ ጉልበት መፍጠር ስንችል (ይሄ እንግዲህ ውሃ ለመቅዳትና ከባድ ነገሮችን ለማንቀሳቀስ ይጠቅመናል)፣ በሌላ ጎኑ ደግሞ ምሶሶውን በመጠቀም በአንስተኛ እንቅስቃሴ (ከፍተና ጉልበት)፣ ብዙ እንቅስቃሴን ከትልቁ ሽክርክር እናገኛለን (ምሳሌ፡ የብስክሌት ፔዳል)። ስሌዚህ እንደምናዞረው ሽክርክር፣ አንድ ጊዜ ፍጥነትን ለማብዛት፣ ሌላ ጊዜ ደግሞ ጉልበትን ለማብዛት ይጠቅመናል ማለት ነው። ሁለቱን በአንድ ላይ ማድረግ ግን በተፈጥሮ ህግ ክልክል ነው።"} {"id": "21176", "contents": "የማያዛልቅ ጸሎት ለቅስፈት የአማርኛ ምሳሌ ነው። የማያዛልቅ ጸሎት ለቅስፈት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "16178", "contents": "የሃበሻ ህዝባችን የመሰደዱ ምክንያት አብዛኛው በድህነት ምክንያት ነው የሚሰደዱት፣ በፖለቲካ ምክንያት የሚሰደዱት በጣም ትንሽ ናቸው። የፖለቲካ ስደተኖች ዓብዛኛቸው የኤርትራ ስደተኞች ናቸው ፣ በደርግ ዘመን ብዙ የኢትዮጵያ ፖለቲካ ስደተኞች ነበሩ አሁን ግን በዲሞክራሲው አመራር ምክኒያት ከነበረው የደርግ ዘመን ይሻላ። ምንም የአሁኑ መንግስት ዲሞክራሳዊ ቢሆንም አንዳንድ በሚደረግ የጸረ ዲሞክሪያሳዊ ስራት ይታይበታል። ኤርትራ ግን ግልጽ በሆነው የጸረ ዲሞክራሲያዊ እንክስቅሴ እየተካሄደ ነው። በዚህም ምክኒያት ብዙ ወጣት ኤርትራዊ ከአገሩ ፡ ከቤተሰቡ፡ ከዐናቱ እና ከአባቱ አየተለየ በአሳዛኝ ሁኔታ ወደ ሱዳን እና እትዮጵያ ይሰደዳል፡ ይህም በጣም አሳዛኝ ነገር ነው።"} {"id": "16184", "contents": "የወታደሮች መዝሙር የሚባሉት አስራ ሁለት በጥንቱ አማርኛ የተጻፉ ግጥሞችን ነው። ከነዚህ ግጥሞች አራቱ በ1300ወቹ በአጼአምደ ጽዮን ዘመን የተጻፉ ሲሆን ምናልባትም በጣም ቀደመትና እስካሁን ካልጠፉ የአማርኛ ጽሁፎች መካከል ናቸው። እኒህ አራቱ ግጥሞች በኤድዋርድ ኡልንድሮፍ የበለጠ ተጠንተዋል። የመጀመሪያዎቹ ግጥሞች ስለ 15ኛው ክፍለ ዘመን ንጉስ፣ ስለ ቀዳማዊ አፄ ይስሐቅ የተገጠሙ ሲሆን ጣሊያናዊው ታሪክ ተማሪ ሴሩሊ የኢትዮጵያ ሥነ-ጽሑፍ ፈርጥ ካላቸው ወገን ናቸው። ቀሪዎቹ ግጥሞች ለዓፄ ዘርአ ያዕቆብና በኋላም ለዓፄ ገላውዲወስ የተገጠሙ ነበሩ። ከዚህ ጎን በ1881 በጣሊያን አገር ታትሞ ከወጣው የጥናት መጽሄት ሙሉው ፲፪ቱ ግጥሞች ቀርበዋል። የቃላቶቹ አጻጻፍ፣ አልፎ አልፎ አደናጋሪና በ1686ዓ..ም ለታተመው የአማርኛ መጽሐፍ መጽሐፈ፡ትምህርት፡ዘልሳን፡አምኅራ።‎ የቀረቡ ናቸው። እንዴት ታስደነግፅ ደንጊያ በቁልቁለት ስሮጽ እርሱ በእርሱ ሲፋለጽ እንዴት ያስደነግጽ እንዴት ታስደነግፅ ኮከብ ትመስል ዣን በጽሩ ሰማይ ሲሮጽ ወደ ምዕራብ ሲሠርፅ ገጽኹ እንዴት ያስደነግፅ ሲሬ ሠራዌ የመስል ዣን ሐምበል አልብሶ ረመጽ ጎድን በሪም ሲፈጸፍጽ ሐንገት በሰይፍ ሲቆርጽ ገጽኹ እንዴት ያስደነግፅ ዣን ይስሐቄ ገጽ ምላት የመስል ዣን ሳፍ ለሳፍ ካንፈርዓጽ ወርካ ከስሩ ነቅሎ ሲያሮጽ። እንዴት ያስደነግፅ ገጽኹ የዣን ይስሐቄ እንዴት ያስደነግጽ ዣን ይስሐቄ ገጽ። ^ Huntingford,The Glorious Victories, pp. 129–134."} {"id": "18506", "contents": "አምስት ስድስት ሰባት በደራሲ ስብሐት ገብረ እግዚአብሔር በ1981 ዓ.ም በቦሌ ማተሚያ ቤት ለህትመት የበቃ ድርሰት ነው። ^ Thanks to: Lapsley/Brooks Foundation @ good-amharic-books.com"} {"id": "21242", "contents": "የምትሮጥበት ሜዳ የምትገባበት ቀዳዳ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የምትሮጥበት ሜዳ የምትገባበት ቀዳዳ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20558", "contents": "እጅ ከልብስ ምላስ ከጥርስ የአማርኛ ምሳሌ ነው። እጅ ከልብስ ምላስ ከጥርስ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "10082", "contents": "(ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "16352", "contents": "ሺ አውል ሲሞት ሺህ ይሙት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "16358", "contents": "ሺህ ቢታለብ አንድ በገሌ አለች ድመት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሺ ቢታለቡ ከገሌ አላልፍም አለች ድመት"} {"id": "10286", "contents": "ኩሪቺባ (ፖርቱጊዝ፦ Curitiba) የብራዚል ከተማ ነው። http://www.curitiba.pr.gov.br http://www.curitiba-brazil.com በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ Category:Curitiba የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ።"} {"id": "20726", "contents": "ወንድ ልጅ በተሾመበት ሴት ልጅ ባገባበት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "18740", "contents": "ጃክሊን ሬዲንግ (ትውልድ 1966 እ.አ.አ.) ታዋቂ አሜሪካዊት ደራሲ ነች። በዋናነት እንግሊዝኛ: The Secret Gift በተሰኘው ስራዋ ትታወቃለች። ‎የአሜሪካዊ ደራሲያን ዝርዝር (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "16406", "contents": "ዲላ ዩኒቨርስቲ ኢትዮጵያ ውስጥ በደቡብ ብሄር ብሄረስቦችና ሕዝቦች ክልል ዲላ ከተማ የሚገኝ የከፍተኛ ትምህርት ተቋም ነው። ተቋሙ በ1999ዓ.ም ከተቋቋሙት አዳዲስ ዩኒቨርሲቲዎች አንዱ ነው። የዲላ ዩኒቨርስቲ ታሪክ (ይህ ትምህርት ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "18782", "contents": "ማርቲን ቫንቡረን (እንግሊዝኛ: Martin Van Buren) የአሜሪካ ስምንተኛ ፕሬዝዳንት ነበሩ። ፕረዝዳንቱ ሥልጣን ላይ የወጡት እ.አ.አ. በ1837 ሲሆን በስልጣን ዘመናቸው ምክትል ፕሬዝዳንት የነበሩት ሪቻርድ ሜንቶር ጆንሰን ናቸው። ፕሬዝዳንቱ የዴሞክራቲክ ፓርቲ አባል የነበሩ ሲሆን ከሥልጣን የወረዱት እ.አ.አ. በ1841 ነበር። የአሜሪካ ፕሬዚዳንት የአሜሪካ ፕሬዝዳንቶች ዝርዝር (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "18896", "contents": "እንዳ ማርያም (ቅድስት ማርያም) በቀደመው አርባዕተ አሥመራ ተብሎ በሚታውቀው መንደር አማካይ ቦታ ላይ የተሰራ ቤተክርስቲያን ነው። አርባዕተ አሥመራ በተራው የድሮውም ሆነ የአሁኑ አስመራ አማካይ ቦታ ነው። የቀደመው እንዳ ማርያም የሂድሞ ቅርጽ የያዘ የነበር ሲሆን ግድግዳውም የደብረ ዳሞን አሰራር በሚያስታውስ-መልኩ ከድንጋይና እንጨት ንብብር የታነጸ ነበር። ይህ የጥንቱ ቤተክርስቲያን ሁለት ጊዜ የተቃጠለ ሲሆን በሁለተኛው ጊዜ ያቃጠለው ግራኝ አህመድ ነበር። በዚህ በድሮው ቤተክርስቲያን ፈንታ አዲስ ቤተክርስቲያን በጣሊያኑ አርክቴክት ኢ ጋሎ አቅድ መሰረት 1920 ላይ ተሰራ። 1938 ላይ ከእንደገና በመታነጽ ቤተክርስቲያኑ አሁን የያዘውን ቅርጽ አገኘ። የጥንቱ እንዳ ማርያም 1887 ዓ.ም. እንዳ ማርያም በ1922 ዓ.ም. ። ያሁን አዲስ ህንጻ ከመሰራቱ 8 አመት ቀደም ብሎ"} {"id": "20828", "contents": "ዘመድና ሚዛን ከወገብ ይይዛል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዘመድና ሚዛን ከወገብ ይይዛል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20834", "contents": "ዘመድን ከዘመድ ጋር ማማት ዳቦ እንደመግመጥ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዘመድን ከዘመድ ጋር ማማት ዳቦ እንደመግመጥ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20846", "contents": "ዘር ከበረከት ትውልድ ከምርቃት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዘር ከበረከት ትውልድ ከምርቃት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20852", "contents": "ዘባራቂ ይወዳል ምራቂ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዘባራቂ ይወዳል ምራቂ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "16448", "contents": "እሣቱ ተሰማ ታዋቂ ኢትዮጵያዊ ዘፋኝ ነው። እሣቱ ተሰማ በ፲፱፻፴፩ ዓ.ም. በሲዳሞ ክፍለ ሀገር ተወለደ። በ፲፱፻፴፬ ዓ.ም. ወደ አዲስ አበባ መጥቶ ዘመድና ረዳት ስላልነበረው በስድስት ኪሎ አካባቢ ጫማ እየጠረገ እራሱን ማስተዳደር ጀመረ። በልጅነት ጊዜው በበዓላትና በሠርግ ላይ በድምፁ ይጫወት ነበር። በ፲፱፻፵፮ ዓ.ም. መባቻ ላይ በቀድሞው የክብር ዘበኛ የሙዚቃ ክፍል ውስጥ የመጀመሪያ ድምፃዊ ሆኖ ለመቀጠር የበቃውና ከኢትዮጵያ ቀደምት የሙዚቃ ሰዎች መካከል አንዱ ሊሆን ችሏል። በ፲፱፻፵፰ ዓ.ም. በኢትዮጵያ የሬዲዮ አገልግሎት ሲጀምር «እንኩ እንኩ ፅጌሬዳ፣ አጥቻት ሳልጎዳ» በሚለው ዘፈኑ የመጀመሪያው ድምፃዊና የሬዲዮ ጣቢያው መራቂ ለመሆን በቅቷል። አንጋፋው ከያኒና ለሀገር ባህል ዜማ ከፍ ያለ ፍቅር የነበረው እሣቱ ከ፪፻ በላይ ዘፈኖችን የተጫወተ ሲሆን በራሱ ዜማና ድርሰት ተጫውቷቸው በሕዝብ ዘንድ ከተወደዱለት መካከል «ድማሜ»፣ «ትዳር ስመኝ»፣ እና «ምነው መንገብገቤ» ድንቅ የሥራ ውጤቶቹ ናቸው። እሣቱ በሙያው ኩሩ የነበረና ነባር ድምፃዊ የነበረ ሲሆን በጤናው መታወክ ምክንያት ከሚወደውና ከሚያፈቅረው አሳድጎም እዚህ ካደረሰው የሙዚቃ ክፍል በ፲፱፻፸ ዓ.ም. በሐኪም ፈቃድ ተሰናበተ። ናሽናል ቢብሊዮግራፊ ቡድን፣ የአንጋፋ አርቲስቶች መዝገበ የሕይወት ታሪክ፣ መጋቢት ፳፻፣ ገጽ 9"} {"id": "16508", "contents": "ቀልደኛ አልቅሶ ካልተናገረ የሚያምነው የለም የአማርኛ ምሳሌ ነው። የተለመደው ቀልዱ ስለሆነ ምሩ አይታወቅም"} {"id": "20894", "contents": "ዝሆን የዋለችበትን ትመስላለች የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዝሆን የዋለችበትን ትመስላለች የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20900", "contents": "ዝም አይነቅዝም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዝም አይነቅዝም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20912", "contents": "ዝናብ ለዘር ጠል ለመኸር የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዝናብ ለዘር ጠል ለመኸር የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20918", "contents": "ዝናብ ሳይመጣ ገና የውሀን መንገድ መጥረግ ደህና የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዝናብ ሳይመጣ ገና የውሀን መንገድ መጥረግ ደህና የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "16568", "contents": "ቀን ካለቀሙ ሌት አይቅሙ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተሰራ ነገር አይገኝም"} {"id": "16574", "contents": "ቀንዳምን በሬ ቀንድ ቀንዱን የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "10502", "contents": "ሙሉጌታ ከበደ ፡ በወሎ ክ/ሃገር የተወለደ ለኢትዮጵያ ወጣት ቡድን ለቅዱስ ጊዮርጊስ ቡድንና ለኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን አምበል ሆኖ የተጫወተ ድንቅ ተጫዋች ነው።"} {"id": "20978", "contents": "የለም ቀሪ ካለ ፈጣሪ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የለም ቀሪ ካለ ፈጣሪ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20990", "contents": "የላጭን ልጅ ቅማል በላት የአማርኛ ምሳሌ ነው። የላጭን ልጅ ቅማል በላት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "19376", "contents": "ጉመርኛ (ጐማረ) በኢትዮጵያ የሚነገር ቋንቋ ሲሆን የሴማዊ ቋንቋዎች አባል ነው። በጉመር ወረዳ የሚነገር የሰባትቤት ጉራግኛ አይነት ነው። (ይህ ቋንቋ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "19394", "contents": "ቡርጂኛ በኢትዮጵያ የሚነገር ኩሺቲክ ተብሎ በሚታወቀው የቋንቋ መደብ የአፍሮ-እስያ ቤተሰብ የሚካለል ቋንቋ ነው።"} {"id": "19418", "contents": "ቤንችኛ በኢትዮጵያ የሚነገር ኦሟዊ ተብሎ በሚታወቀው የቋንቋ መደብ የአፍሮ-እስያ ቤተሰብ የሚካለል ቋንቋ ነው።"} {"id": "19442", "contents": "ቀውግኝ በኢትዮጵያ የሚነገር ናይሎ ሳህራዊ ተብሎ በሚታወቀው የቋንቋ መደብ ነው።"} {"id": "19448", "contents": "ኡዶኛ በኢትዮጵያ የሚነገር ናይሎ ሳህራዊ ተብሎ በሚታወቀው የቋንቋ መደብ ነው።"} {"id": "19466", "contents": "ሰቨርስኪ ዶኔትስ በአውሮፓ ውስጥ የሚገኝ ታላቅ ወንዝ ነው። ይህ ወንዝ 1,078 ኪ.ሜ. ያህል የሚረዝም ሲሆን ዓለማችን ከሚገኙ ወንዞች 160ኛ ረዥሙ ወንዝ ነው። ወንዙ በዚህ ርዝመቱ ሩሲያ እና ዩክሬን ውስጥ ተንሰራፍቶ ይገኛል። በሀገራቱ ላይ የለውን ጉዞ ከጨረሰ በኋላ የወንዙ መዳረሻ የዶን ወንዝ ነው።"} {"id": "51383", "contents": "\"አንድሮሜዳ 1\" በዶክተር ሮዳስ ታደሰ እና በዶክተር ጌትነት ፈለቀ የተፃፈ ሳይንሳዊ መፅሀፍ ነው።"} {"id": "19214", "contents": "ጊኒ-ቢሳው የአለም ባንዲራዎች ሰንደቅ ዓላማ (ይህ ባንዲራዎች ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "21854", "contents": "ያገር ልጅ የማር ጠጅ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያገር ልጅ የማር ጠጅ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21860", "contents": "ያገርን ሰርዶ ያገር በሬ ያወጣዋል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያገርን ሰርዶ ያገር በሬ ያወጣዋል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "19568", "contents": "ነገር ከመጀመሪያው ውሀ ከመሻገሪያው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "19580", "contents": "ነገር ካንሹ ስጋ ከጠባሹ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "19676", "contents": "ሲፊዌ ሻባላላ ደቡብ አፍሪካዊ የእግር ኳስ ተጫዋች ነው። በአሁኑ ጊዜ ለካይዘር ቺፍስ ይጫወታል። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "19688", "contents": "አርሚዳሌ (እንግሊዝኛ: Armidale, New South Wales) አውስትራልያ ውስጥ የሚገኝ ከተማ ነው። የአውስትራልያ ከተሞች ዝርዝር አውስትራልያ"} {"id": "21920", "contents": "ይበጃል ያሉት መድሀኒት አይን አጠፋ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ይበጃል ያሉት መድሀኒት አይን አጠፋ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21926", "contents": "ይታደሏል እንጂ ይታገሏል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ይታደሏል እንጂ ይታገሏል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21938", "contents": "ይውጋሽ ብሎ ይማርሽ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ይውጋሽ ብሎ ይማርሽ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "19730", "contents": "በብርሃን ፍጥነት የሚጓዙ ሞገዶች ኤሌክትሮመግነጢስ ጨረራ ይሰኛሉ። እያንዳንዳቸው ሞገዶች እርስ በርሳቸው ቀጤ ነክ(ፐርፔንዲኩላር) የሆኑና በአንድ ቅድሚያ (ፌዝ) የሚርገበገቡ የኤሌክትሪክ መስክ እና የመግነጢስ መስክ አላቸው። ሁለቱም መስኮች በተራቸው ሞገዶቹ ለሚጓዝበት አቅጣጫ ቀጤ ነክ ናቸው። የኤሌክትሮመግነጢስ ጨረራ በሚኖረው የሞገድ ድግግሞሽ ይከፈላል። ከዝቅተኛ ድግግሞሽ ተነስቶ ወደ ከፍተኛ ድግግሞሽ ሲዘረዘር፣ በጣም ዝቅተኛው የኤሌክትሮመግንጢስ ጨረራ ድግግም የራዲዮ ሞገድ ሲሆን፣ ከዚያ ማይክሮዌቭ፣ ታህታይ ቀይ፣ በሰው ዓይን የሚታይ ብርሃን፣ ላዕላይ ወይንጸጅ፣ ኤክስ ሬይ ይልና ከሁሉ ከፍተኛ ድግግሞሽ ያለውን ጋማ ጨረርን በመያዝ ይጠቀለላል። እነዚህ የብርሃን ወንድሞች በተፈጥሯቸው ከብርሃን ጋር አንድ ቢሆኑም ፣ የሰው ዓይን ሊያያቸው ስለማይችል ብርሃን አይባሉም። ሆኖም ግን አንድ አንድ እንስሳት እነዚህን ሞገዶች መመልከት ይችላላሉ። ለምሳሌ ታህታይ ቀይ የሚባለው የብርሃን ታናሽ ወንድም፣ ለሰዎች እንደ ሙቀት ሆኖ ይሳመላ። ለምሳሌ የፀሐይ መሞቅ ከምትተፋው የታህታይ ቀይ ጨረራ ይመነጫል። በበረሃ የሚንከላዎሱ እባቦች ይህን ሞገድ በአይናቸው መመልከት ስለሚችሉ፣ ሙቀት ያለውን ማንኛውንም ነገር በጭለማ ሳይቀር ማየት ይችላሉ። ንቦች በተቃራኒ፣ የሰው ልጅ እማያየውን ላዕላልይ ወይን ጠጅ ሞገድ በዓይናቸው ማየት ስለሚችሉ፣ አበቦች ለንቦች ከሰው ልጅ የተለየ መልክና መልዕክት ያስተላልፋሉ። የኤሌክትሮመግነጢስ ጨረራ፣ ከሞገድነት ባሻገር የእኑስነት ባህርይም ያሳያል። የጨረራው መሰረታዊ እኑስ ፎቶን ሲባል ለሞገዱ ጉልበት ተሸካሚ ነው። በአጠቃላይ መልኩ ማናቸውም የኤሌክትሮመግነጢስ ጨረራ አቅም እና እንድርድሪት አለው፤ መኖር ብቻ ሳይሆን ይህ አቅምና እንድርድሪት ወደ ቁስ አካላት ሊሻገር ይችላል። ብርሃን Hecht, Eugene (2001)."} {"id": "22010", "contents": "ዱባና ቅል አበቃቀሉ አንድ ይመስላል አበላሉ ለየቅሉ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዱባና ቅል አበቃቀሉ አንድ ይመስላል አበላሉ ለየቅሉ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21752", "contents": "ያባት ሞቱን አይወዱ ረጃቱን አይሰዱ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያባት ሞቱን አይወዱ ረጃቱን አይሰዱ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21758", "contents": "ያባት ወዳጅ የድንጊያ ገድጋጅ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያባት ወዳጅ የድንጊያ ገድጋጅ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22028", "contents": "ዳኛ ምን ያደላ ከተረታ ሊበላ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዳኛ ምን ያደላ ከተረታ ሊበላ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22034", "contents": "ዳኛ ሳለ ተናገር ውሀ ሲጠራ ተሻገር የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዳኛ ሳለ ተናገር ውሀ ሲጠራ ተሻገር የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "19862", "contents": ""} {"id": "19880", "contents": "ቶማስ ሆብስ ከሚያዚያ5፣ 1588 - ታህሳስ 4 1679 ዓ.ም (እ.ኤ.አ) የነበረ የእንግሊዝ ፈላስፋ ነበር። ከጻፋቸው መጻህፍቶቹ ሌቪያታን (1651) ከሁሉ ይታወቃል። የሆብስ ዋና ትኩረት መንግስት እና ህግ ነበር፣ ስለሆነ የፖለቲካ ፈላስፋ ይሰኛል። ፍጽምና ያለው አንድ መሪ አገርን ማስተዳደሩ ከሁሉ አይነት የመንግስት አወቃቀር የተሻለ እንደሆነ በጽሁፎቹ ለማሳየት ሞክሯል። በአሁኑ ዘመን ሆብስ የሚታወቀው ስለዚህ አስተሳሰቡ ሳይሆን ይህን አስተሳሰቡን ሊደርስበት የወሰደው መንገድ ነበር። የሆብስ መነሻ ሃሳብ የሰው ልጅ ተፈጥሮ ያለው ጽንስ ነበር። የሰው ልጅ በተፈጥሮው ራስ ወዳድና ጥቅም እስካስከኘለት ድረስ ሌሎችን ከመጉዳት ወደኋላ የማይል እንደሆነ የሆብስ እምነት ነበር። በተጨማሪ፣ የሰው ልጅ ሁሉ እኩል ነው ምክንያቱም ሁሉም ሌላውን ለመግደል እኩል አቅም አለውና፣ ህጻናት ሳይቀሩ የተኛን ጠንካራ ሰው መግደል ይችላሉና። ከዚህ በመነሳት ሰወች ያለ መንግስት ምን አይነት ኑሮ እንደሚመሩ በአይነ ህሊናው ለመዳሰስ ሞክሯል። ያለ መንግስት፣ ሰወች የጦርነት ሁናቴ ባለው ሁሉ በሁሉ ጦርነት አለም ውስጥ ሊኖሩ እንደሚገደዱ ጽፏል። በአለም ላይ ያለው ምጣኔ ሃብት ውሱን ስለሆነ፣ ለኔ ይገባኛል በሚል ፉክክር አንድ አንዶች እርስ በርስ ሲዋጉ የተቀረው ህዝብ ደግሞ ለደህንነቱ በመጨነቅ የሽብር ኑሮ ይፈጠራል። ማንም ማንንም ማመን ያቅተውና ሁሉም ለወደፊቱ እቅድ ማውጣት ያቆማል። ሕይወት «ብቸኛ፣ ችጋር የተመላበት፣ መጥፎ፣ ጭካኔ የተመላበትና አጭር» ይሆናል ሲል ጽፏል። ስለሆነም ሰዎች መዋጋታቸውን አቁመው መሪ (ልዑል) መምረጥ እንደሚገባቸው አስፍሯል። ሁሉም ሰው ይህን መሪ እንዲታዘዝና ያላቸውን ማንኛውንም ኃይል ለርሱ እንዲያሰርክቡ ይመክራል። መሪው እንግዲህ የሁሉንም ደህንነት በሚጠብቅ መልኩ ህግ እንዲያወጣና መሪውን የሚቃወሙ ሁሉ ለመሪው እንዲታዘዙ ይመክራል። ለዚህ ምክንያቱን ሲያስረዳ ሁሉም መሪውን ሊታዘዙ መጀመሪያውን ቃል ገብተዋልና። ይህ አይነት ሃይልን ሁሉ ለአንድ ሰው ማስረከብ አደገኛ ቢሆንም፣ በሆብስ ግምት በፍጽም መሪ ስር ደህንነትን ማግኘት ከሁሉ በሁሉ ጦርነት የተሻለ ነው የሚል ነበር፡ የሆብስ መጽሃፍ ልክ እንደሒሳብ መፅህፍት በጥንቃቄ የተመከነየ ይሁን እንጂ ብዙወች በርሱ መሰረታዊ ሃሳቦች ላይ አይስማሙም፡፡ አንድ አንዶች \"ሁሉም ሰው እኩል ነው\" የሚለው ሃሳብ ለአመጽ ይገፋፋል የሚል ተቃውሞ ሲያቀርቡ፣ ሌሎች ደግሞ የሰው ልጅ ሆብስ ባስቀመጠው ደረጃ ራስ ወዳድ አይደለም የሚሉ አሉ። በአሁኑ ዘመን፣ የፍጽምና መንግስት አስተሳሰቡ በብዙወች ዘንድ የተጠላ ነው። የሆኖ ሆኖ የሆብስ ምክንየት በጣም ጠቃሚ ከመሆኑ የተነሳ ስለመንግስት የሚያጠኑ ፈላስፋወች የሆብስን መጻህፍት እስካሁን ድረስ በጥንቃቄ ይመረምራሉ።"} {"id": "19886", "contents": "ታሪክን የረሳ ስህተት መድገሙ አይቀርም ይባላል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ታሪክ ካለፈው ለመማር ያስችላል የሚል ተረትና ምሳሌ"} {"id": "22706", "contents": "ኣንጮቴ (Coccinia abyssinica) ኢትዮጵያ ውስጥ ብቻ የሚገኝ ዱባ ተክል ነው። ይህ ዱባ ድንቼ ወይም ስረ ገንድ ሲሆን በተለይ የሚበላው ድንቼው ነው እንጂ ፍሬው አይበላም። ከሰኔ እስከ ጥቅምት ያብባል። በደጋ ከ1300-2800 ሜትር ከፍታ ይገኛል። በሐይቅ ዳር፣ በደን ምንጥር፣ በቊጥቋጦ መሃል ይገኛል። ድንቼው ይበላል። ቅጠሎቹም ሊበሉ ይቻላል። እንደ መድሃኒት እጽ ተቆጥሯል፣ ይህ ግን ገና አልተረጋገጠም።"} {"id": "31130", "contents": "ሱዶ በኮሪያ የነገሠ ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "22178", "contents": "ዶሮ እቤት ውላ ዝናብ ትመታለች የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዶሮ እቤት ውላ ዝናብ ትመታለች የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22184", "contents": "ዶሮ ከጋጥ በሬ ከቆጥ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዶሮ ከጋጥ በሬ ከቆጥ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20006", "contents": "*ግምጃ ቤት ማርያም *ፋሲል መዋኛ *ፋሲል ቤተክርስቲያን *ድልድይ *ቋል (ጋብቻ)ቤት *እልፍኝ ጊዮርጊስ *አጣጣሚ ሚካኤል *የፈረሰኞች አለቃ ቤት *ራስ ግምብ ምንትዋብ ግምብ* በካፋ ግምብ * *ፈረስ ቤት ፋሲል ግምብ* አዋጅ መንገሪያ* ክረምት ቤት* *ዳዊት ፫ ዙፋን ቤት *አምበሶች ቤት *ዮሐንስ ጽሕፈት ቤት *ዮሐንስ ቤተመጻሕፍት *አዋጅ ነጋሪ *ጃን ተከል ዋርካ *ትንሹ የፋሲል ግምብ ታላቁ እያሱ (ኮርቻ)ግምብ * *ሰሜን አደባባይ ተክለ ሃይማኖት ምንትዋብ ግምብ በእቴጌ ምንትዋብ የተሰራ ሲሆን በፋሲል ግቢ ይገኛል።"} {"id": "22748", "contents": "ኮሶ (Hagenia abyssinica) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው። ባብዛኛው የደጋ ዛፍ ከ2000 ሜትር ከፍታ በላይ ይገኛል። መልካም ማጌጫ ዛፍ ነው። የደረቁ ሴቴ አበቦች ከሁሉ የተጠቀመው የኮሶ ጥገኛ ትል ማስወገጃ ነው። በገበያ በሰፊ ይሸጣል። የኮሶ መጠን ብርቱ ስለሆነ እንደሰውዬው ጤና ሁናቴ መጠኑ መስተካከል ኣለበት። ከልክ በላይ መጠን ቢወሰድ ሊገድል ይችላል፣ በተደጋጋሚ ቢጠቀም ዕውርነት እንደሚፈጥር ይታሠባል። ^ አማረ ጌታሁን - SOME COMMON MEDICINAL AND POISONOUS PLANTS USED IN ETHIOPIAN FOLK MEDICINE March 1976 እ.ኤ.አ."} {"id": "22760", "contents": "ዝግባ (Afrocarpus) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ የዛፍ ወገን ነው። በኢትዮጵያ A. gracilior እና A. falcatus የታወቁት ዝግባ ዝርዮች ናቸው። የሮማይስጡ ስም ብዙ ጊዜ ደግሞ በ«Afrocarpus» ፈንታ «Podocarpus» ይባላል፤ በትክክል ግን Podocarpus የተዛመደው የፈረንጅ ዝግባ ወገን ነው። የዝግባ ቅጠል ጭማቂ ለተቅማጥ መጠጣቱ ተዘግቧል። በተጨማሪ ማስታወክ ለማከም መጠጣቱ ተዘግቧል። ^ የፍቼ፣ ኦሮሚያ ባህላዊ መድሃኒት ጥናት 2006 ዓም ከዓቢዩ እኒየው እና ሌሎች፣ ጎንደርና አዲስ አበባ ኡኒቨርሲቲዎች ሥነ ፍጥረት ኮሌጆች ^ የዘጌ ልሳነ ምድር ባህላዊ መድሃኒት ጥናት 1999 ዓም ከጥላሁን ተክለሃይማኖት፣ ሚሩጸ ጊዳይ፣ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ"} {"id": "22766", "contents": "የቆላ ኣባሎ (Combretum molle) በኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።"} {"id": "22772", "contents": "ዬሮ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።"} {"id": "22238", "contents": "ጅብ እንደቁመቱ ልብ የለውም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ጅብ እንደቁመቱ ልብ የለውም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20126", "contents": "ትንሽ ሰው ትንሽ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "31226", "contents": "'ማይል ሰቅናይል ማክ ዶምናይል የ አየርላንድ ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31232", "contents": "ሮጠኽታይድ ሮጣ በአይርላንድ አፈ ታሪክ ከ769 እስከ 762 ዓክልበ. ግድም ድረስ የአየርላንድ ከፍተኛ ነጉሥ ነበር። የአይርላንድ ታሪኮች እንዳሉት የሮጠኽታይድ ዘመን ለ7 ዓመታት ቆየ። የላውድ አቆጣጠሮች (1014 ዓም ተቀነባብሮ) እና የድሮ አቆጣጠር በመከተል፣ ይህ ከ769 እስከ 762 ዓክልበ. ድረስ ይሆናል። (በኋላ የታዩት ታሪኮች ግን ከዚያ በፊት ያደርጉታል።) (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31238", "contents": "ሲዮሞን ብሬክ በአይርላንድ አፈ ታሪክ ከ650 እስከ 644 ዓክልበ. ግድም ድረስ የአየርላንድ ከፍተኛ ነጉሥ ነበር። የአይርላንድ ታሪኮች እንዳሉት የሲዮሞን ዘመን ለ6 ዓመታት ቆየ። የላውድ አቆጣጠሮች (1014 ዓም ተቀነባብሮ) እና የድሮ አቆጣጠር በመከተል፣ ይህ ከ650 እስከ 644 ዓክልበ. ድረስ ይሆናል። (በኋላ የታዩት ታሪኮች ግን ከዚያ በፊት ያደርጉታል።) (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31244", "contents": "'ሶባይርኬ የ አየርላንድ ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31250", "contents": "'ብሪያን ቦሩማ የ አየርላንድ ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "22310", "contents": "የፍቅር ጣእሙ አልጋ ላይ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20174", "contents": "ነገር መጫኛ እንዳሳጠሩት ወይም እንዳስረዘሙት ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20180", "contents": "ነጋዴን ተዘማች ምን አቀላቀለው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20186", "contents": "ነፋስ በተነሳበት ጊዜ እሳት አይጭሩም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "31280", "contents": "'አይድ አላን የ አየርላንድ ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31292", "contents": "'ኤቤር ፊን የ አየርላንድ ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "22352", "contents": "(ይህ ስለ ብሔር ወይም ሕዝብ የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) ዲያሌክት የኢትዮጵያ ብሔር ነው።"} {"id": "31310", "contents": "ክሪቨን ማክ ፊዳግ ከ354 እስከ 370 ዓም ድረስ የአየርላንድ ከፍተኛ ንጉሥ ነበር። ክሮኒኮን ስኮቶሮም (1142 ዓም ተቀነባብሮ) በ354 ዓም እንደ ጀመረ ይመለከታል፣ አመቶቹም ፭ ብቻ ቢሰጡም ተከታዩም ኒያል ኖይጊያላቅ በ370 ዓም ያደርጋል፣ በሌሎቹም ነገሥታት ዝርዝሮች ለ፲፮ (ወይም ፲፫) ዓመታት ገዛ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "20234", "contents": "ንጉስ አይከሰስ ሰማይ አይታረስ አባት አይወቀስ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20240", "contents": "ንጉስ የፈረደበት መርከብ የተሰበረበት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "31328", "contents": "'ዌንጉስ ቱዊርሜክ ቴምራክ የ አየርላንድ ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31334", "contents": "ዮኩ ሙሙ በአይርላንድ አፈ ታሪክ ከ1069 እስከ 1049 ዓክልበ. ግድም ድረስ የአየርላንድ ከፍተኛ ነጉሥ ነበር። አብዛኛው የአይርላንድ ታሪኮች እንዳሉት የዮኩ ዘመን ለ21 ዓመታት ቆየ። የላውድ አቆጣጠሮች (1014 ዓም ተቀነባብሮ) 20 ዓመት ሲል እሱን እና የድሮ አቆጣጠር በመከተል፣ ይህ ከ1069 እስከ 1049 ዓክልበ. ድረስ ይሆናል። (በኋላ የታዩት ታሪኮች ግን ከዚያ በፊት ያደርጉታል።) (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "22376", "contents": "(ይህ ስለ ብሔር ወይም ሕዝብ የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) ኦሮማ የኢትዮጵያ ብሔር ነው። የራሱ የሆነ ባህልና ወግ አለዉ"} {"id": "22382", "contents": "(ይህ ስለ ብሔር ወይም ሕዝብ የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) አደሬ የኢትዮጵያ ብሔር ነው።"} {"id": "22904", "contents": "አይባ ከጎንደር ከተማ በስተምስራቅ በኩል 11ኪ.ሜ. ርቆ በወገራ የሚገኝ ቦታ ነው። የአካባቢው ህዝብ በገብስ፣ ስንዴምርትና በግ፣ ፍየል እርባታ መስኮች የተሰማራ ነው። የዓፄልብነ ድንግል ሚስት እቴጌ ሰብለ ወንጌል መኖሪያዋን በአይባ አድርጋ ሳለች ከ3ዓመት በኋላ በ1537 በምርኮ ወደ የመን ተሰዶ የነበረው ልጇን ሚናስን እዚሁ ቦታ እንደተረከበች የዜና መዋዕሏ ያትታል ። በኋላ፣ የአጼ ሚናስ ልጅ የነበረው አጼ ሠርፀ ድንግል ለጤንነት ሲል ከጉዛራ ለቆ የአገሪቱን ዋና ከተማ በ1582 በዚሁ በአይባ መሰረተ። በዚህ ቦታ ሠርጸ ድንግል ታዕካ (የቤተ መንግስት ግንብ) እና ቤተክርስቲያን አስርቶ ነበር። እንዲሁም የካቲት 28፣ 1586 ላይ ወይዘሮ ብዝግና አሕቶነ ለተባለች ሴትዮ በዚሁ ቦታ ጉልት ሰርቶላት እንደነበር ታሪክ አጥኝው ዶናልድ ክረሚ መዝግቦት ይገኛል። ከዚህ በኋላ አጼ ሱሰኒዮስም የክረምት ወራትን በአይባ ያሳልፍ ነበር፣ ሆኖም በ1611 ጠቅልሎ ከተማውን ወደደንቀዝ ቀየረ ። ደግሞ ይዩ፦ ጉዛራ ደንቀዝ ጎርጎራ ^ http://www.feg-consulting.com/feg-shared-folder/liu/amhara/woreda-profiles/Gonder%20Zuria.pdf ^ Wolde Aregay, Merid: Encyclopaedia Aethiopica edited by Siegbert Uhlig Otto Harrassowitz Verlag, 2003 ^ http://www.nai.uu.se/library/resources/dossiers/local_history_of_ethiopia/A/ORTAST05.pdf ^ Donald Crummey, \"Land and society in the Christian Kingdom of Ethiopia: from the thirteenth\" , University of Illinois, 2000 (page 62) ^ http://www.nai.uu.se/library/resources/dossiers/local_history_of_ethiopia/A/ORTAST05.pdf"} {"id": "22424", "contents": ""} {"id": "22490", "contents": "ወላይታ ዴሪያ የምያ የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲ ነው።"} {"id": "23006", "contents": "ሰኔ ፮ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪፻፸፮ኛው ቀን ሲሆን የፀደይ (በልግ)ወቅት ፸፩ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፺ ቀናት፣ በዘመነ ዮሐንስ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፹፱ ቀናት ይቀራሉ። ፲፰፻፳፪ ዓ/ም - ፴፬ ሺ የፈረንሳይ የወረራ ሠራዊት ከዛሬይቱ አልጄርስ በስተምዕራብ በምትገኘው ‘ሲዲ ፈሩሽ’ በተባለ ወደብ ላይ አርፈው አልጄሪያን በቅኝ ግዞት ያዙ። ፲፱፻፳፮ ዓ/ም - የናዚያዊ ጀርመን መሪ አዶልፍ ሂትለር እና የፋሺስታዊ ኢጣልያ መሪ ቤኒቶ ሙሶሊኒ በኢጣልያን ከተማ ቬኒስ ላይ ተገናኙ። ከግንኝነታቸው በኋላ ሙሶሊኒ በሂትለር ላይ በማሾፍ “ኮስማና ሞኝ ጦጣ” ብሎታል። (“ጀበናዋ ድስትን ሻንቅላ ብላ ሰደበች” እንደሚሉ!) ፲፱፻፶፪ ዓ/ም - ከሰኔ ፮ - ፲፯ የተካሄደው ሁለተኛው የነፃ አፍሪቃ አገሮች ስብሰባ አዲስ አበባ ላይ ሲከፈት ከሁለት መቶ ሃምሣ በላይ ልዑካን እና ተመልካቾች ተሳትፈዋል። ፲፱፻፶፱ ዓ/ም - የአሜሪካው ፕሬዚደንት ሊንደን ጆንሰን ለ በላይ ፍርድ-ቤት ዳኝነት የመጀመሪያውን ጥቁር አሜሪካዊ ተርጉድ ማርሻልን በእጩነት አቀረቡ። ፲፱፻፷፭ ዓ/ም - በኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት መንግሥት የንግድ ሚኒስትር አቶከተማ ይፍሩ የተመራ የሰባት ኢትዮጵያውያን ልዑክ ለአሥራ ሁለት ቀን የንግድ ውይይት ወደቻይና መዲና ቤይጂንግ አመራ። ፲፱፻፺፪ ዓ/ም - የኢጣልያ መንግሥት ግንቦት ፭ ቀን ፲፱፻፸፫ ዓ/ም የካቶሊክ ቤተ ክርስቲያንን ጳጳስ ዳግማዊ ዮሐንስ-ጳውሎስን በጥይት ያቆሰለውን ቱርክ፣ ሜህመት አሊ አጅካን (Mehmet Ali Agca) በምኅረት ከእስር ለቀቀው። ፲፱፻፴፮ ዓ/ም - የደቡብ ኮሪያ ተወላጅ የሆኑት የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዋና ፀሐፊ ባን ኪ ሙን በዚህ ዕለት ተወለዱ። ፲፱፻፸፬ ዓ/ም - ኢትዮጵያዊው ሯጭ ቀነኒሳ በቀለ በአርሲ ክፍለ-ሀገር በቆጂ ከተማ ላይ በዚህ ዕለይ ተወለደ። (እንግሊዝኛ) http://en.wikipedia.org/wiki/June_13 (እንግሊዝኛ) P.R.O., FO 371/154836 - Annual Report from Ethiopia for 1960 (እንግሊዝኛ) P.R.O., FCO 371/1660 - ANNUAL REVIEW FOR ETHIOPIA FOR 1973"} {"id": "23090", "contents": "መስቀል ክርስቶስ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ከአለት የተፈለፈ ቤተ ክርስቲያን ነው።"} {"id": "23096", "contents": "ሜዳ ማርያም ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ከአለት የተፈለፈ ቤተ ክርስቲያን ነው።"} {"id": "22526", "contents": "የኢትዮጵያ ብሔራዊ አንድነት ፓርቲ የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲ ነው።"} {"id": "22532", "contents": "የኢትዮጵያ ዴሞክራቲክ ፓርቲ የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲ ነው።"} {"id": "22538", "contents": "የኦሮሞ ሕዝብ ኮንግረስ የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲ ነው።"} {"id": "22544", "contents": "የከምባታ ሕዝቦች ኮንግረስ የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲ ነው። ==ታሪክ ==የከምባታ እዝብ"} {"id": "22550", "contents": "የደቡብ ኢትዮጵያ ዲሞክራሲያዊ ኃይሎች አንድነት የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲ ነው።"} {"id": "30920", "contents": "ሃሚልካር ባርካ የእስፓንያ ንጉሥ ነበረ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "30926", "contents": "ሎምኒኒ በእስፓንያ አፈ ታሪክ ዘንድ የጌርዮን ሦስት ልጆች ነበሩ። ከጊጋንቴስ ወገን ነበሩ። ኦሲሪስ አፒስ ጌርዮንን በታሪፋ ውግያ ካሸነፈው በኋላ ሦስቱ ሎምኒኒ ወይም ጌርዮኔስ ለጊዜው በኢቤሪያ ገዙ። በመጨረሻ ግን የኦሲሪስ ልጅ ሄርኩሌስ ሊቢኩስ መጥቶ ሦስቱን ገደላቸው፣ ሄርኩሌስም ልጁን ሂስፓልን በዙፋኑ ላይ አኖረው። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "30938", "contents": "ቆጵሮስ (ግሪክኛ፦ Κύπρος /ኪፕሮስ/) በሜድትራኒያን ባሕር የምትገኝ ደሴት አገር ናት። ዋና ከተማው ሌፍኮዚያ ነው። ቆጵሮስ የተባባሪ መንግሥታት አባል ቢሆንም፣ ከአንዱ ሌላ አባል እርሱም ቱርክ (ስለ ስሜን ቆጵሮስ ጉዳይ) ዲፕሎማቲክ ተቀባይነት የለውም። ከ1966 ዓም የቱርክ ሥራዊት ወረራ ጀምሮ የስሜኑ ክፍሎች በቱርኮች አስተዳደር ሆነዋል። ከክፍሎቹ መካከል ቀጭን የተባባሪ መንግሥታት መሃልገብ ዞን ይገኛል። ስሙ ከግሪክኛ Κύπρος (/ኪፕሮስ/፣ ጥንታዊ አጠራር /ኪውፕሮስ/) ደረሰ፣ በምዕራብ አውሮፓ በፊደሉ C ድምጽ ለውጦች ምክንያት፣ የሀገሩ ስም አጠራር በእንግሊዝኛ /ሳይፕረስ/፣ በጣልኛ /ቺፕሮ/፣ በፈረንሳይኛም /ሺፕር/ ሆነ። የግሪኩ ቃል Κύπρος ደግሞ ሂና ማለት ነበር፣ ስያሜው ከተክሉ ወደ አገሩ ወይም ከአገሩ ወደ ተክሉ እንደ ተዛወረ እርግጥኛ አይደለም። እንዲሁም ከግሪኩ /ኪውፓሪሦስ/ «ሰኖባር» ሊሆን ይችላል። ደሤቱ በጥንት ዋና የመዳብ ምንጭ በመሆኑ፣ ሦስተኛ ሀሣብ ከመዳብ ጥንታዊ ስም በማይታወቅ ቋንቋ እንደ ደረሰ ይላል፤ ለምሳሌ በሱመርኛ መዳብ «ዙባር»፣ ነሐስም «ኩባር» ተብሎ ነበር። ያም ሆነ ይህ፣ ደሴቱ ሰፊ የመዳብ ምንጭ ሲሆን፣ የመዳብ (ኮፐር) ስም በሮማይስጥ cuprum /ኩፕሩም/ በእርግጥ ከደሴቱ ስም መጣ። የአገሩ ጥንታዊ ስም አላሺያ እንደ ነበር ይመስላል፣ ይህም ከያዋን ልጅ ኤሊሳ ስም ጋር ግንኙነት እንዳለው ይታስባል። ዮሴፉስ እንደ ጻፈ ግን አገሩ በያዋን ሌላ ልጅ በኪቲም ስም ተባለ፣ ኪቲዮን የተባለውን ከተማ ይጠቅሳል። እንደገና ከምጽራይም ልጆች መካከል ከፍቶሪም የሚባለው በአንድ አስተሳሰብ ዘንድ በግብጽ መዝገቦች ከሚጠቀሰው ደሴት አገር «ከፍቲው» ጋር አዛምደው የቆጵሮስ ወይም የቀርጤስ ስም ይሆናል ይላሉ። በመጽሐፈ ኩፋሌ የ«ከፍቱር» ወይም በሌላ ቦታ የ«ከማቱሪ» ደሴቶች በአርፋክስድና ሴም ዕጣ ወጣ ሲባል፣ ይህ ቆጵሮስና ቀርጤስ ወይም «ከፍቶሪም» ማለት እንደ ነበር ይታስባል። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "30944", "contents": "ታጉስ ኦርማ በእስፓንያ አፈ ታሪክ ዘንድ ከብሪጉስ ቀጥሎ የኢቤሪያ 5ኛው ንጉሥ ነበረ። 30 ወይም 29 ዓመታት እንደ ነገሠ ይባላል (ምናልባት 2109-2081 ዓክልበ. ግድም)። በእርሱ ዘመን አገሩ ከርሱ ስም «ታጋ» እንደ ተባለ ይጻፋል። ከዚህ በላይ በእስፓንያና በፖርቱጋል የሚፈስሰው ታጉስ ወንዝ ስለእርሱ እንደ ተሰየመ የሚሉ መጻሕፍት አሉ። እንዲሁም ዛሬ ካርታሔና የምትባል ከተማ በመጀመርያው የታጉስ ከተማ ነበር የሚሉ አሉ። በብዙ ምንጮች የብሪጉስ ልጅ ሲባል፥ በሌላው ደግሞ መታወቂያው ከጋሜር ልጅ ቴጋራማ ጋር አንድላይ እንደ ነበር ይታሥባል። ተከታዩ ልጁ ቤቱስ ይባላል።"} {"id": "32582", "contents": "ቲታኖማኪያ (ግሪክ፦ Τιτανομαχία) ወይም «የቲታኖች ጦርነት» በጥንታዊ ግሪክ አፈ ታሪክ የ10 ዓመት የአማልክት ጦርነት ነበር። በአንዱ ወገን ክሮኖስና ቲታኖች ነበሩ፤ በሌላውም ዚውስና የኦሊምፑስ ወገን ነበረ። ጦርነቱ የመጣበት ጠንቅ እንዲህ ይተረካል። ክሮኖስ አባቱን ኡራኑስ ሰለበውና ገድሎት ከንጉሥነት ገለበጠው። ኡራኑስ እየሞተ፣ ክሮኖስ በፈንታው በራሱ ልጆች እንዲገለበጥ የሚል ትንቢት ተናገረ። ከኡራኑስም ደም ጊጋንቴስ (ታላላቅ ወይም ረጃጅም ሰዎች) ተወለዱ። የቲታኖች አለቃ ክሮኖስ አሁን ንጉሥ ሆኖ እኅቱን ሬያን ሚስት አደረጋት፤ ትንቢቱንም ለማምለጥ እያንዳንዱን ልጅ ስትወልዳቸው ክሮኖስ ቀጥታ በላቸው። ዚውስ ሲወለድ ግን እናቱ ሬያ ከክሮኖስ ሠወረችው አልተበላም። ሬያ ሕጻኑን ዚውስን ወደ ቀርጤስ በአማልጤያ አሳዳጊነት ላከችው። በኋላ ዚውስ ተመልሶ አባቱ ወንድሞቹን እንዲያስታውክ ልዩ መድኃኒት ይሠጣል። ከዚያ በኋላ ዚውስና ወንድሞቹ በቲታኖች ላይ በአመጽ ተነሡ።"} {"id": "32618", "contents": "ኩዋውቴሞክ ብላንኮ ብራቮ (ጥር ፱ ቀን ፲፱፻፷፭ ዓ.ም. ተወለደ) ሜክሲካዊ እግር ኳስ ተጫዋች ነው። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "47042", "contents": ""} {"id": "47060", "contents": "ኖቮሲቢርስክ (ሩስኛ፦ Новосиби́рск) የሩስያ ከተማና የሳይቤሪያ መቀመጫ ነው። በ1885 ዓም ተመሠረተ። እስከ 1917 ዓም ድረስ ስሙ ኖቮኒኮላየቭስክ ተባል።"} {"id": "38648", "contents": "ላይ ጋይንት በአማራ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "47138", "contents": "ዛሚ ራዲዮ የኢትዮጵያ የራዲዮ አውታረ መረብ ነው። (ይህ ድርጅት ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "44402", "contents": "ኪቲም (ዕብራይስጥ፦ כִּתִּים) በኦሪት ዘፍጥረት 10 መሠረት ከያዋን ልጆች አንዱ ነበር። እንዲሁም ከእርሱ የተወለደው ብሔርና አገራቸው «ኪቲም» ይባላሉ። ኦሪት ዘኊልቊ ፳፬፡፳፬ ፦ «ከኪቲም ዳርቻ መርከቦች ይመጣሉ፣ አሦርንም ያስጨንቃሉ፣ ዔቦርንም ያስጨንቃሉ፤ እርሱም ደግሞ ወደ ጥፋት ይመጣል።» (ይህ ጥቅስ የአረመኔ ነቢይ በለዓም የነበየ ነው።) ትንቢተ ኢሳይያስ ፳፫፡፩ ፦ «የተርሴስ መርከቦች ሆይ፣ አልቅሱ፤ ፈርሶአልና ቤት የለም፣ መግባትም የለም፤ ከኪቲም አገር ጀምሮ ተገልጦላቸዋል።»..."} {"id": "47438", "contents": "ሊ ባይ (ቻይነኛ፦ 李白፣ 693-754 ዓም) የቻይና ባለቅኔ ነበረ። የዱ ፉ ጓደኛ ነበር። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "47450", "contents": "ፒተር ፓውል ሩበንስ (ሆላንድኛ፦ Peter Paul Rubens) 1569-1632 ዓም) የኔዘርላንድ ሰዓሊ ነበር። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "47456", "contents": "ጆን ሌኖን (1933-1973 ዓም) የኢንግላንድ ዘፋኝና ከዘ ቢተልስ መሥራቾች አንዱ ነበር። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "47462", "contents": "ምኻይል ጎርባቾቭ (ሩስኛ፦ Михаил Горбачёв 1923- ) የቀድሞ ሶቭየት ኅብረት ከ1980 እስከ 1984 ዓም ድረስ መጨረሻ ፕሬዚዳንት / ሊቀ መንበር ነበር። እንዲሁም ከ1977 ዓም. ጀምሮ የኰሙኒስት ፓርቲ ሊቀ መንበር በመሆኑ የሀገሩ ላይኛ መሪ ነበር። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "33896", "contents": "ጎንደር ውስጥ፣ ከመከት ወረዳ በስተ ምዕራብ የሚገኝ ቤተክርስቲያን ነው።"} {"id": "33950", "contents": "አፌን ልሼ ቀረሁ በአማርኛ ፈሊጣዊ አነጋገር የሆነ ዘይቤ ነው። ሙልጭ ዎጣሁ ፤ አጨብጭቤ ቀረሁ፤ ያልተሳካ ያልሰመረ ተስፋ፡ማለት ነው ትርጉሙ። የድሮ ሰዎች በመጥፎምና በደግ ሲደንቁ ጉድ ጉድ እያሉ ሶስት አራቴ ያጨበጭባሉ፡ ይህ የአካል ቅዋንቅዋ ነው። በዚህ ጭብጨባ ዉስጥ መልክት ይተላለፋል።ለምሳሌ ችሎት ላይ ነጠላ አለባበሳቸው እና በዳኛው ፊት ከአንደበት ክርክር ሌላ የእጅ አሰነዛዘር ከአዘቦት ሁናቴ ፈጽሞ የተለየ ነው።ነጠላ አለባበሱ ማደግደግ ዪባላል፡ የሰውነት ቋንቋው አሰጥ እገባ ፡ ወይም ተጠየቅ - ልጠየቅ ይባላል[ዋቢ መጻሕፍት ያስፈልገዋል]።እና ሙልጭ ዎጣሁ፡ እና መና ቀረሁ ሌሎቺም የራሳቸው የሰውነት ቋንቋ አላቸው።"} {"id": "47510", "contents": "Z / z በላቲን አልፋቤት 26ኛ እና መጨረሻው ፊደል ነው። የ«Z» መነሻ ከቅድመ-ሴማዊ ጽሕፈት «ዛይን» እንደ ሆነ ይታስባል። በዚህ ጽሕፈት ፊደሉ የመኮትኮቻ ስዕል መሰለ። ለዚህ ተመሳሳይ የግብጽ ሀይሮግሊፍ ነበር። ቅርጹ ከዚያ በፊንቄ (ከነዓን) ሰዎች ተለማ፣ ከዚህም በግሪክ አልፋቤት \"ዜታ\" (Ζ ζ) ደረሰ። በነዚህ አልፋቤቶች ሁሉ እንዲሁም በጥንታዊ ኢታሊክ አልፋቤት፣ ይህ ፊደል 𐌆 (Z ወኡም /ዝ/) ሰባተኛው ነበር። በሮማይስጥ ግን፣ በአንዳንድ መዝገቦች ዘንድ፣ የሮሜ ኬንሶርና አምባገነን አፒዩስ ክላውዲዩስ ካይኩስ በ320 ዓክልበ. «Z»ን ስላልወደደ ከላቲን ፊደል እንደ ጣለው ይባላል። ሆኖም የ/ዝ/ ድምጽ በግሪክኛ ስለተገኘ፣ በጊዜ ላይ የግሪክ ወይም የሌሎችም ቋንቋዎች ቃላት በሮማይስጥ ለመጻፍ የ/ዝ/ ምልክት አስፈላጊነት እንደገና ታየ። ስለዚህ ከ85 ዓም ግድም በኋላ የግሪኩ ቅርጽ Z እንደገና ለዚህ ድምጽ ወደ ሮማይስጥ ተበደረ። በቀድሞው ሰባተኛው ሥፍራ አዲሱ ፊደል G ተሳክቶ ስለ ሆነ፣ Z አሁን መጨረሻውን ቦታ ወሰደ። በግዕዝ አቡጊዳ ደግሞ «ዘ» («ዘይ») የሚለው ፊደል ከቅድመ-ሴማዊው «ዛይን» ስለ መጣ፣ የላቲን 'Z' ዘመድ ሊባል ይችላል። በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ Z የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ።"} {"id": "38726", "contents": "ጎንጫ ሲሶ እንስ በአማራ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "38732", "contents": "ጭልጋ በአማራ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው። በብዛት ቅማንቶች የሚኖሩበት ቦታ ነው። የከተማው መጠሪያም አይከል ይባላል በኖህ ሚስት የተገኘ ስያሜ ነው።"} {"id": "38762", "contents": "መንጅ (ወረዳ) በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "38768", "contents": "በሎ ጀጎንፎይ በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "38774", "contents": "ካማሺ በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው። ካማሽ ማለት በጉሙዝኛ የሁለት ወንድማሞች ሴራ ነው። ይሄ ማለት በድሮ ዘመን በቤንሻንጉል ጉሙዝ በካማሽ ዞን በካማሽ ወረዳ በሚገኘው ቀበሌ ውስጥ ሁለት ሰዎች ነበሩ፤ እነዚህ ሁለት ሰዎች በአንድ አከባቢ የሚኖሩ ነበሩ እናም በጉሙዝ ባህል የለወጥ ጋብቻ ስለ ነበረ ሁሉቱም ሰዎች እህቶዎቻቸው ተለዋዉጠዉ ሚስት ያገቡት ።እናም አንድ ቀን እንዚህ ሰዎች አደን ይሄዳሉ እናም አንዱ ጎሽ በጦር ይዋጋል። ከዚያም ጓደኛው ጎሹ ላይ ይደግማል። ከዚያም ጎሹ ይሞታል። ከዚያም ጎረበት፣ ቤተሰብ እና የሰፈሩ ሰዎችን ሲጠይቋቸው «ከማን ጋር ነው የገድልከው» ሲሉት ከአማቼ ጋር ነው አለ። እንግዲህ በጉሙዝኛ አማች ማለት \"ማሺ\" ማለት ነው ። እናም ካማሽ ማለት በጉሙዝኛ ከአማቼ ጋር ማለት ነው ።"} {"id": "47654", "contents": "የዋልታ ድብ Ursus Maritimus በስሜን ዋልታ አካባቢ የሚገኝ በተለይ በአርክቲክ ውቅያኖስ በረዶ ላይ ለመኖር የተዘጋጀ ነጭ የድብ ወገን ዝርያ ነው።"} {"id": "35018", "contents": "ኤውሮፕስ (ግሪክ፦ Εύρωψ) በግሪክ አፈ ታሪካዊ ዜና መዋዕል ዘንድ የሲክዮን መንግሥት ሁለተኛ ንጉሥ ነበረ። የታሪክ ጸሐፍት አፍሪካኑስ፣ ጄሮም እና አውሳብዮስ ካስቶርን (150 ዓክልበ. ግድም) ሲጠቅሱ፣ የኤውሮፕስ ዘመን 45 ዓመታት ነበረ (ምናልባት 2308-2263 ዓክልበ. ግድም)። ይህ በአሦር ንጉሥ ኒኑስ ዘመን ያሕል ነበር። ጄሮም ስለ ኤውሮፕስ አንድ አገር እንደ ተሰየመ (አውሮፓ) ይጨምራል። ፓውሳኒዩስ ደግሞ ኤውሮፕስ የአይጊያሌዎስ ልጅና የተከታዩ የቴልቂን አባት ይለዋል።"} {"id": "35108", "contents": "የደብሩ አለቃ ዛፍ ቆራጮችን ይኮናተሩና ሥራው እየተካሄደ ሳለ የገብርኤል ዕለት ከቆራጮቹ አንዱ በጣም ረጅም ዛፍ ላይ ወጥቶ ቅርንጫፍ ሲመለምል፤ ክፉ ነፋስ ይነሳና ያን ረጅም ዛፍ እንደጭራሮ ያወናጭፈው ጀመር። የዚህ ሁኔታ መፈጠር እጅግ በጣም ያስደነገጠውና ያስፈራው ቆራጭ፤ «ወይኔ ሲያቀብጠኝ በገብርኤል ዕለት! ለዚያውም በደብር ውስጥ። ገብርኤል ተቆጥቶ ሊገለኝ ነው» እያለ ካለቃቀሰ በኋላ «እንዲያው ቅዱስ ገብርኤል! የዛሬን ያወጣኸኝ እንደሁ አሥር ብር አገባልሃለሁ» ብሎ ይሳላል። ወዲያው ስለቱን ሲጨርስ ነፋሱ ጸጥ ረጭ ይልለትና ከዚያ ዛፍ ላይ እየተሽቀዳደመ ይወርዳል። ሁለት እግሮቹ መሬት ላይ ሲቆሙ የአሥር ብሩ ነገር ይከነክነውና «ኤጭ! እኔ ሠርቼ በላቤ ወዝ ነው የማድረው፤ ገብርኤልም ሠርቶ ይብላ» ብሎ ስለቱን ላለማግባት ወሰነ። ትዝ ቢለው ጊዜ ለካ መፋሱን እዚያ ረጅም ዛፍ ላይ ትቶት ወርዶ ኖሯል። ፊቱን ወደሰማይ ዞር አድርጎ፤ የርብድብድ ፈገግታ እያሳየ «ምነው ገብርኤል ቀልድ አታውቅም እንዴ!» አለ ይላሉ።"} {"id": "35282", "contents": "ሥርዓተ አጽም የተባለው፡ የሠው ልጅ ለተለያዩ ነገሮችን ለማድረግ ማለትም መላው አካላችንን የተለያዩ ነገሮችን እንዲያደርግ የሚረዳ ሥርዓት ነው። የአጽም ሥርዓት ፪፻፮ ዉስጣችን ያሉ አጥንቶችን ያቀፈ ነው። ይህ ደግሞ ሰውነታችን ኣንድ ቁመንና እንዲኖረው ይረዳል።"} {"id": "35468", "contents": "ኢንዳክተር ብዙ ጊዜ ከኤሌክትሪክ አሳላፊ ቁስ ጥምጥም የሚሰራ የኤሌክትሪክ መሳሪያ ነው። ለምሳሌ በብረት ዘንግ ላይ የተጠመጠመ የመዳብ ሽቦ ኢንዳክተር ይፈጥራል። የተጠመጠመበት ነገር የበለጠ መግኔታዊ እየሆነ በሄደ ቁጥር በኢንዳክተሩ ዙሪያ የሚፈጠረው መግነጢሳዊ መስክ የበለጠው ወደ ዘንጉ ውስጥ ስለሚገባ እልከኝነቱ እያደገ ይሄዳል። ካፓሲተሮች የቮልቴጅ ለውጥን እንደሚጠሉ ሁሉ ኢንደክተሮች በተራቸው የኤሌክትሪክ ጅረትን ለውጥ ይጠላሉ። ባጠቃላይ መልኩ ፣ በጊዜ የሚለዋወጠው የኢንደክተሩ ቮልቴጅ v(t) እና እልክኝነቱ L እና በውስጡ የሚያልፈው ተለዋዋጭ የኤሌክትሪክ ጅረት i(t) ዝምድና በሚከተለው የለውጥ እኩልዮሽ ይገለጻል: v ( t ) = L d i d t . {\\displaystyle v(t)=L{\\frac {di}{dt}}.} በምሳሌ ለመረዳት፣ አንድ በጣም ከባድ የውሃ ተሽከርካሪ ከወንዝ ዳርቻ ቢሰራ፣ ወንዙ በስሩ ሲያልፍ ከክበደቱ አንጻር ለመሽከርከር መጀመሪያ እምቢ ይላል። አንዴ መሽከርከር ከጀመረ በኋላ ደግሞ፣ የወንዙ ፍሰት ሲቋረጥ እርሱ ግን መሽከርከሩን ባለማቋረጥ ውሃው እንዲፈስ ያደርጋል፣ በስብቀት ምክንያት ሃይሉ ተሟጦ እስካቆመ ድረስ። ኢንደክተርም እንዲሁ ነው። መጀመሪያ የኤሌክትሪክ ጅረት ሲገጥመው አላሳልፍም በማለት እልክ ይገባል። ሆኖም ቀስ ብሎ እየተላመደ ይሄድና በኋላ የኤሌክትሪክ ጅረቱ ምንጭ ሲቋረጥ እርሱ እራሱ ጅረቱን በመግፋት የኤሌክትሪክ ጅረቱ እንዲቀጥል ያደርጋል። ኢንደክተሮች ብዙ ጊዜ ጥቅም ላይ የሚውሉት በአናሎግ ዑደቶች ውስጥ ነው። የመግነጢስ ፍሰታቸው የተጣመሩባቸው ኢንደክተሮች በጣም ጠቃሚ የሆነውን ትራንስፎርመር የሚባለውን የኤሌክትሪክ መሳሪያ ይፈጥራሉ። ኢንዳክተሮች በኤሌክትሪክ ስርጭት መስመሮች ላይም እንዲሁ የሚፈጠሩ ቮልቴጆችን ለመቀነስና የተሳሳቱ ጅረቶችን ለማስተካከል ይረዳሉ። ^ \"Inductors 101\"."} {"id": "38828", "contents": "ስቡ ሲሬ በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው። {{አቀማመጥ |align=center ስቡ ሲሬ በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "44768", "contents": "አልቫሮ ራፋኤል ጎንዛሌዝ ሉዌንጎ (ጥቅምት ፲፱ ቀን ፲፱፻፸፯ ዓ.ም. ተወለደ) ኡራጓያዊ እግር ኳስ ተጫዋች ነው። ለላዚዮ ክለብ የሚጫወት ሲሆን የኡራጓይ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድን አባል ነው። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "44792", "contents": "ሪያል ሶሲየዳድ (እስፓንኛ፦ Real Sociedad de Fútbol, SAD) በሳን ሰባስቲያን፣ እስፓንያ የሚገኝ የእግር ኳስ ክለብ ነው። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "44804", "contents": "G / g በላቲን አልፋቤት ሰባተኛው ፊደል ነው። ከ3ኛው ክፍለ ዘመን ዓክልበ. አስቀድሞ፣ የላቲን አልፋቤት ፯ኛው ፊደል Z ሆኖ ነበር። በአንዳንድ መዝግቦች ዘንድ፣ የሮሜ ኬንሶርና አምባገነን አፒዩስ ክላውዲዩስ ካይኩስ በ320 ዓክልበ. «Z»ን ስላልወደደ ከላቲን ፊደል እንደ ጣለው ይባላል። እስከዚህም ድረስ፣ ሦስተኛው ፊደል C እንደ ድምጾቹ «ግ» ወይም «ክ» ሊወክል ቻለ። በ230 ዓክልበ. ግድም፣ አስተማሪው ስፑሪዩስ ካርቪሊዩስ ሩጋ የ«ክ» ከ«ግ» ድምጽ ለመለየት፣ «C» ትንሽ በመለውጥ አዲስ ፊደሉን «G» እንደ ፈጠረ ይባላል። ከዚህ ጀምሮ C ለ«ክ» ብቻ፣ G ለ«ግ» ብቻ ይበቃቸው ነበር። በዚህ ወቅት ፊደሎች ደግሞ እንደ ቁጥሮች ስላገለገሉ የሌሎቹን ፊደላት ቁጥሮች ለመጠብቅ አዲሱ ፊደል «G» በቀድሞው «Z» ፋንታ በመተካት በ፯ኛው ሥፍራ ተሰካ። «Z»ም ወደ ላቲኑ አልፋበት በ100 ዓም አካባቢ እንደገና ሲመለስ፣ መጨረሻውን ቦታ ወሰደ። ከዚህም በኋላ ከ500 ዓ.ም. ግድም ጀምሮ፣ «G» ከአናባቢዎቹ «E»፣ «I» ወይም «Y» ሲቀድም፣ በአሕዛብ ዘንድ እንደ «ጅ» ይሰማ ጀመር። ስለዚህ ከሮማይስጥ በተወለዱት ቋንቋዎች እንደ ጣልኛ GE፣ GI እንደ «ጀ» «ጂ» ይሰማሉ፣ በእንግሊዝኛም ብዙ ጊዜ እንዲህ ነው። በፈረንሳይኛም GE፣ GI እንደ «ዠ» «ዢ»፣ በእስፓንኛም እንደ «ኸ» «ኺ» ይሰማሉ። ሆኖም በነዚህ ልሳናት «G» ከ «A»፣ «O» ወይም «U» በፊት ሲቀድም፣ እንደ «ጋ»፣ «ጎ»፣ «ጉ» ይሰማል። በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ G የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ።"} {"id": "35882", "contents": "ፓፑዋ ኒው ጊኒ በኦሺኒያ በኒው ጊኒ ደሴት ላይ የምትገኝ ሀገር ናት። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "35984", "contents": "መዝገበ ቃላት በአምኅርኛ። በጀርመናዊው ጸሐፊ እዮብ ሉዶልፍ እና ኢትዮጵያዊው አባ ጎርጎርዮስ ትብብር የተደረሰ የአማርኛ መዝገበ ቃላት ነው። በላቲን ቋንቋ ግምገማ የተካሄደበት ይህ መጽሐፍ በ1690 ዓ.ም. ሊታተም በቅቷል። መጽሐፈ፡ትምህርት፡ዘልሳን፡አምኅራ። እውነተኛ የቀለም ቅጅውን ለመመልከት ጉግል"} {"id": "36014", "contents": "ታራ (ዕብራይስጥ፦ תָּרַח /ታረሕ/) በኦሪት ዘፍጥረት መሠረት የናኮር ልጅና የአብራም (አብርሐም) አባት ነበረ። ዘፍጥረት 11፡26-32 ስለ ታራ በአማርኛ እንደሚለው፣ የታራ ዕድሜ 100 ዓመት ሲሆን አብራም፣ 2 ናኮርና ሐራን የተባሉትን ወንድ ልጆች ወለደ። ከዚያ በኋላ ሐራን የሎጥ አባት ሆነ፣ ዳሩ ግን ታራና ቤተሠቡ በከለዳውያን ዑር ገና እየኖሩ ልጁ ሐራን ሞተ። አብራም ሚስቱን ሦራን (ሣራን) አግብቶ እስዋ ግን መካን ነበረች። ከግዜ በኋላ ታራ ልጁን አብራምን፣ የአብራምንም ሚስት ሦራንና የልጁን ልጅ ሎጥን ወሰዳቸው፣ ከከለዳውያን ዑር ወደ ከነዓን አገር ለመዛወር ተጓዙ። ሆኖም ካራን የሚባለውን ከተማ በደረሱ ጊዜ መንገዳቸውን ተዉና በዚያ ተቀመጡ። በጠቅላላ የታራ ዕድሜ 205 ዓመታት ነበረ። (በዕብራይስጥ፣ ግሪክና በሳምራዊው ትርጉሞች ዘንድ፣ ታራ ልጆቹን ሲወልድ እድሜው 70 አመት ብቻ ነበረ። በተጨማሪ፣ በሳምራዊው ትርጉም ዘንድ የታራ እድሜ በጠቅላላ 145 ዓመታት ብቻ ደረሰ።) በመጽሐፈ ኩፋሌ 10፡28-11፡16 ዘንድ፣ ታራ ከአባቱ ናኮርና ከእናቱ ኢዮስካ በ1806 አመተ አለም ተወለደ። በዚያን ጊዜ ክፉ አዕዋፍና በተለይ ቁራዎች የሰው ልጅ የዘራውን የአትክልት ዘር ከከላውዴዎን እርሻዎች ይበሉ ነበር። በ1870 አ.አ. ታራ ሚስቱን ኤድናን አገባት፤ እርሷም የሴሮሕ ልጅ አብራም ልጅ ነበረች። በ1876 አ.አ. ኤድና ልጁን አብራምን ወለደችለት፤ ስለዚህ የታራ እድሜ 70 ዓመታት ነበረ። የታራ ቤተሠብ እንደ ሰው ልጅ ሁሉ ጣኦታትን ያመለኩ አረመኔዎች ነበሩ፤ ታራም እራሱ የጣኦታት መቅደስ ቄስ ነበረ። አብራም ግን በወጣትነቱ ከአባቱ ታራ እምነት መለየት ጀመረ፣ የአብራምም እድሜ 15 አመታት ሲሆን አዕዋፍን ለመከላከል ማረሻን ፈጠረ፤ ስመ ጥሩ ሆነ። በ1903 አ.አ. ግን አብራም አባቱን ስለ ጣኦታት እንዳያመልካቸው፤ ሕያው እግዚአብሔርን ብቻ እንዲያመልክ ለመነው። ታራም እውነትህ ነው፣ ግን የጣኦታት መቅደስ ቄስ ሆኔ እውነቱን ብነግራቸው ሕዝቡ ይገድሉናል እንዳይገድሉህ አንተም ዝም በል ብሎ መለሰው። በ1936 አ.አ. ግን አብራም መቅደሱን ጣኦታቱንም በሙሉ አቃጠላቸው። ወንድሙም ሐራን ጣኦታቱን ለመጠብቅ ሲያስብ በዚሁ እሳት ሞተ። ስለዚሁ ድርጊት ታራና ቤተሠቡ ወደ ከነዓን አገር ለመሸሽ ተጓዙ፤ ሆኖም በካራን ከተማ ደርሰው ተቀመጡ። በ1953 አ.አ. በካራን ሲቀመጡ ታራ ልጁን አብራም፣ የአብራምም ሚስት ሦራንና የልጁን ልጅ ሎጥን ወደ ከነዓን አገር አሰናበታቸው። ለዚህ ተመሳሳይ ታሪክ በአይሁድ ረቢዎች መጻሕፍት እንዲሁም በእስልምና ቁርአን ይገኛል። በቁርአን የአብርሐም አባት ስም «አዛር» ቢባልም መታወቂያው ከታራ (ታረሕ) ጋር አንድላይ መሆኑ አይጠራጠርም።"} {"id": "36092", "contents": "ቪክቶሪዮ ማክሲሚሊያኖ ፔሬራ ፓኤዝ (ሰኔ ፩ ቀን ፲፱፻፸፮ ዓ.ም. ተወለደ) ኡራጓያዊ እግር ኳስ ተጫዋች ነው። ለቤንፊካ ክለብ የሚጫወት ሲሆን የኡራጓይ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድን አባል ነው። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "36188", "contents": "አንድሬስ ስኮቲ ፖንስ ዴ ሊዮን (Andrés Scotti Ponce de León ,ታኅሣሥ ፬ ቀን ፲፱፻፷፰ ዓ.ም. ተወለደ) ኡራጓያዊ እግር ኳስ ተጫዋች ነው። ለናስዮናል ክለብ የሚጫወት ሲሆን የኡራጓይ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድን አባል ነው። በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ አንድሬስ ስኮቲ የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "36254", "contents": "የአርጀንቲና እግር ኳስ ማህበር (እስፓንኛ፦ Asociación del Fútbol Argentino, AFA) የአርጀንቲና እግር ኳስ አስተዳዳሪ አካል ነው። ማህበሩ የአርጀንቲና ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድንንና የተለያዩ ብሔራዊ ውድድሮችን ያዘጋጃል። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "36308", "contents": "ሞዝስ ማቢዳ ስታዲየም በደርባን፣ ደቡብ አፍሪካ የሚገኝ ስታዲየም ሲሆን ለሞዝስ ማቢዳ ነው የተሰየመው። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "36428", "contents": "ህያርባስ ወይም ያርባስ በሮማውያን አፈ ታሪክ በጥንት ዘመን የጌቱሊያ ንጉሥ ነበር። ለቀርታግና መስራች ለንግሥት ዲዶ መሬት ሰጣት። አኒዩስ ዴ ቪቴርቦ ባሳተመው ዜና መዋዕል ዘንድ ከዚያ በፊት ሌላ ህያርባስ የሊቢያ ንጉሥ በ2162 ዓክልበ. ግድም ሆነ። በጦርነት አስፈሪ ነበር፤ በ2141 ዓክልበ. ግድም የአማዞኖች ንግሥት ሚሪና አሸነፈችው፤ መንግሥቱን ያዘች።"} {"id": "45008", "contents": "ለክ ቫለሳ (ፖልኛ፦ Lech Wałęsa /ለቅ ቫወንሳ/) (1936 ዓም ተወለደ) ከ 1983 እስከ 1988 ዓ.ም. ድረስ የፖላንድ ፕሬዚዳንት ነበሩ። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "45098", "contents": "ጊያን ወይም የፈረንሳይ ጊያና በደቡብ አሜሪካ የሚገኝ የፈረንሣይ ክፍላገር ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "45152", "contents": "ብጉር ማለት የጸጉር መውጫ ቀዳዳዎች ከቆዳ ስር በሚገኙ የወዝ እጢዎች በሚመነጭ ቅባት ወይም ወዝ እና በሞቱ የቆዳ ህዋሳት በብዛት መከማቸትና በቀዳዳው መደፈን የሚፈጠር እባጭ ነው። በርካታ ጥናቶች ጭንቀት ብጉርን ከማባባሱም በላይ የቆዳ ጤንነት ችግር ላይ እንዲወድቅ ያደርጋል ይላሉ። ብጉር በጣም ከተለመዱት የቆዳ ችግሮች ውስጥ አንዱ ነው። ዕድሜ ዘርና ጾታ ሳይገድበው ሁሉንም ያጠቃል። ቆዳችን ላይ ብዙ ጥቃቅን ቀዳዳዎች አሉ። በነዚህ ቀዳዳዎች ውስጥ ደግሞ ቅባታማ ፈሳሽ የሚያመነጩ ዕጢዎች አሉ። የቅባታማ ፈሳሽና የቀዳዳዎቹ ጥቅም የሞቱ የቆዳችን ህዋሳትን ለማስወገድ ነው፡፡ ሆኖም በተለያዩ ምክንያቶች እነዚህ ቀዳዳዎች ሲዘጉ ቅባታማ ፈሳሹ በቆዳችን ውስጥ ስለሚጠራቀም ብጉር ይፈጠራል፡፡ የተጠራቀመው ቅባትም ለህዋሳት መራባት ዕድል ስለሚከፍት አንዳነዴ መግል ይይዛል፡፡ የጸጉር መውጫ ቀዳዳዎች ከ 'ስቤሸስ ግላንድ' (Sebaceous gland) ጋር የተያያዙ ናቸው፡ እነዚህ እጢዎች ሴበም (Sebum) የሚባል ንጥረነገር ሲያመነጩ ንጥረነገሩም በጸጉር መውጫ ቀዳዳ ወደላይ ወደቆዳ የሚወጣ እና ቆዳችን ላይ የሚያርፍ ነው። የብጉር መፈጠር የቆዳ ህዋሳትን ያበዛል። ይህ እባጭ የጸጉር መውጫ ቀዳዳዎችን ግርግዳ በመግፋት (whiteheads) ነጫጭ የብጉር ሽፍታዎች ሲፈጥር የቀዳዳዎችን ግርግዳ በመጎተት ደግሞ ጥቋቁር የብጉር ሽፍታዎች (blackheads) ቆዳችን ላይ ሊፈጥር ይችላል። ብጉር በብዛት ሊወጣ የሚችልባቸው ቦታዎች፣ ፊት ላይ፣በደረት፣በኣንገት፣በትከሻ ፣እና በጀርባ ላይ ነው:: ፩ ከሚገባው በላይ የሆነ የቆዳ ወዝ መመንጨት ሲኖር ፪ በሞቱ የቆዳ ህዋሳት መፈግፈግ ምክንያት በፀጉር መውጫ ቀዳዳዎች ላይ የሚፈጠር ያልተለመደ ዐይነት የሞቱ የቆዳ ህዋሳት መከማቸት ነው፡ • ጉርምስና እድሜ ላይ በደረሱ ልጆች • እርጉዝ / ነፍሰጡር ሴቶች • እንዲሁም በሌላ አጋጣሚዎች ማንኛውም ሰው ላይ • ሆርሞኖች ወይም ዕንድሮጅን • እንዳንድ ሀክምናዎች • ቆዳን በጣም መፈተግ፣ ጥሩ ያልሆኑ የፊት ማጽጃ ሳሙናዎች እና ለኛ የማይስማማ የጺም መቁረጫ መከላከያዎች • ቆዳችንን በንጹህና በጥሩ የቆዳ ማጽጃ በመጠቀም፡እንዲሁም በብጉር የተጠቃውን የቆዳ ክፍል በእጅ ባለመነካካት ብጉርን መከላከል እንችላለን፡ • ብጉር ያጠቃውን የቆዳ ክፍል በቀን ለሁለት ጊዜ ያህል መታጠብ፡ መታጠብ ብዙ ቅባት እና የሞቱ የቆዳ ህዋሶችን ያስወግዳል በጣም መታጠብ ግን ቆዳችን እንዲፈገፈግ ያደርገዋል። • ከባድ ማቆንጃን አለመጠቀም። • ከ ዱቄት መኳኳያ በተሻለ የ ቅባት ምርቶችን ይጠቀሙ፡ ምክንያቱም የቆዳ መፈግፈግን ይቀንሳሉ። • ወደ መኝታ ከመሄድዎ በፊት የተጠቀሙበትን መኳኳያ ማስወገድ/ መታጠብ፡፡ • የመኳኳያ መጠቀሚያዎችን በየጊዜው ማንጻት። • ከእስፖርታዊ እንቅስቃሴ ወይም ከከባድ ስራ በኋላ ሰውነትን መታጠብ:፡ በርካታ ጥናቶች ጭንቀት ብጉርን ከማባባሱም በላይ የቆዳ ጤንነት ችግር ላይ እንዲወድቅ ያደርጋል ይላሉ፡፡ https://www.facebook.com/marakiwibet/posts/441912205819851 ዶ/ር ጸደቀ አሳምነው Tsedeke Asaminew (M.D.)Assistant Professor, Department of Ophthalmology College of Public Health and Medical Science፣ http://addishealth.com/v2/index.php?option=com_easydiscuss&view=post&id=11&Itemid=463"} {"id": "38912", "contents": "ዱግዳ ዳዋ በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው። {{አቀማመጥ |align=center ዱግዳ ዳዋ በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "38918", "contents": "ዳሮሌቡ በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው። {{አቀማመጥ |align=center ዳሮሌቡ በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "38924", "contents": "ድሬ (ወረዳ) በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው። {{አቀማመጥ |align=center ድሬ (ወረዳ) በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "38930", "contents": "ጃርሶ (ሀረርጌ) በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው። {{አቀማመጥ |align=center ጃርሶ (ሀረርጌ) በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "38942", "contents": "ጉባ ኮሪቻ በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው። {{አቀማመጥ |align=center ጉባ ኮሪቻ በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "38948", "contents": "ጊኒር(ወረዳ) በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው። {{አቀማመጥ |align=center ጊኒር(ወረዳ) በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "38954", "contents": "ግዳ ክረሙ በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው። {{አቀማመጥ |align=center ግዳ ክረሙ በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "38960", "contents": "ጎባ (ወረዳ) በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው። {{አቀማመጥ |align=center ጎባ (ወረዳ) በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "45890", "contents": "ሌይሽመናይሲስ ወይም ሌይመኒዮሲስ፣ ቁንጭር ማለት በሽታ የሚከሰተው በ ፕሮቶዞን  ፓራሳይት  ሌይሽመኒያ በሚባል ዝሪያ እና የሚዛመተውም በተወሰኑ የአሸዋ ዝንብ ዝሪያዎች ንክሻ ነው።  በሽታው በሶስት የተለያዩ መንገዶች ሊታይ ይችላል፦ ኩቴኒየስ፣ ሙኮኩቴኒየስ ወይም የውስጥ አካል ሌይሽመናይሲስ ሊሆን ይችላል።  ኩቴኒየስ የሚባለው በቆዳ ላይ ሽፍታዎችን/ቁስል በመፍጠር የታይ ሲሆን ሙኮኩቴኒየስ ከቆዳ ባሻገር አፍና አፍንጫንም ያቆስላል። የውስጥ አካል ኩቴኒየስ ደግሞ በቆዳ ላይ ሽፍታ ይጀምርና በመቀጠል ትኩሳት ያስከትላል፣ ቀይ የደም ሴል ቁጥርን ይቀንሳል፣ ጣፊያና ጉበተን ያሳብጣል። በሽታው ሰዎችን የሚይዘው ከ20 ዓይነት በሚበልጡ የ ሌይሽመኒያ ዝሪያዎች አማካየነት ነው።  አጋላጭ ምክንያቶች፦ ድህነት፣ የተመጣጠነ ምግብ እጥረት፣ የደን መጨፍጨፍ አና የከተሞች መስፋፋት ናቸው።  ሦስቱንም የዚህ በሽታ ዓይነቶች ፓራሳይቱን አጉልቶ በሚያሳይ መሳሪያ/በማይክሮስኮፕ በማየት ማወቅ ይቻላል።  በተጨማሪም፤ ውስጣዊውን በሽታ በደም ናሙና ምርምራ ማወቅ ይቻላል። ሌይሽመኒያሲስን በተወሰነ ደረጃ ፀረ ተባይ ኬሚካልየተነከረ የአልጋ አጎበር አድርጎ በመተኛት መከላከል ይቻላል።  ሌሎች የመከላከያ እርምጃዎች የአሸዋ ዝንቦችን ለመግደል የሚያስችል የኬሚካል ርጭት ማካሄድና በበሽታው የተያዙ ሰዎች በውቅቱ ህክምና እንዲያገኙ በማድረግ ስርጭቱን መግታት ነው።  የሚያስፈልገው የህክምና ዓይነት የሚወሰነው በሽታው ከምን እንደመጣ፣  በሌይሽመኒያዝሪያና በህመሙ ዓይነት ይወሳናል።  ለውስጣዊ በሽታ ጥቅም ላይ ሊውሉ የሚችሉት የመድኃኒት ዓይነቶች፦ ሊፖሶማል አምፎትሪሲን ቢ, የ ፔንታቫሌንታንቲሞኒያልስ እና ፓሮሞምሲን ውህድ, እና ሚልቴፎሲንናቸው።  ለኩቴኒየስ በሽታ ፓሮሞምሲን፣ ፍሉኮናዞል፣ ወይም ፔንታሚዲን ውጤታማ ሊሆን ይችላል። በአሁኑ ወቅት 12 ሚሊዮን የመሆኑ ሰዎች በ98 አገሮች  በበሽታው ተጠቅተው ይገኛሉ።  በየዓመቱ 2 ሚሊዮን የሚሆኑ ሰዎእ አዲስ የሚያዙ ሲሆኑ  ከ20 እስከ 50 ሺ የሚሆኑት ደግሞ በየዓመቱ በዚህ ምክንያት ይሞታሉ።  ወደ 200 ሚሊዮን የሚሆን ህዝብ በኢሲያ፣ አፍሪካ፣ ደቡብና መካከለኛ አሜሪካ፣ እንዲሁም ደቡብ አውሮፓ ለበሽታው ተጋላጭ በሆኑ አካባቢዎች ይኖራሉ።  የዓለም ጤና ድርጅት በሽታውን ለማከም በአንዳንድ መድኃኒቶች ላይ የዋጋ ቅናሽ አድርጓል።  በሽታው በሌሎች በርካታ እንስሳት ላይ እንደ ውሾች እና አይጠ መጉጦችላይ ይከሰታል። ^ ሀ ለ ሐ መ ሠ ረ ሰ ሸ ቀ በ ተ \"Leishmaniasis Fact sheet N°375\"."} {"id": "40994", "contents": "30 January በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) በዘመነ ማቴዎስ፣ በዘመነ ማርቆስና በዘመነ ሉቃስ ጥር 22 ቀን ማለት ነው። በዘመነ ዮሐንስ ግን (ዘመነ ሉቃስ የሥግር ዓመት በመሆኑ) ጥር 21 ቀን ላይ ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "45974", "contents": "ሀሎ ኪቲ (በጃፓንኛ: ハロー・キティ በእንግሊዝኛ: Hello Kitty) በጃፓን የተፈጠረች የካርቱን ድመት ነች።"} {"id": "46004", "contents": "ቺሌ የአለም ባንዲራዎች ሰንደቅ ዓላማ (ይህ ባንዲራዎች ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "41036", "contents": "19 February በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) በዘመነ ማቴዎስ፣ በዘመነ ማርቆስና በዘመነ ሉቃስ የካቲት 12 ቀን ማለት ነው። በዘመነ ዮሐንስ ግን (ዘመነ ሉቃስ የሥግር ዓመት በመሆኑ) የካቲት 11 ቀን ላይ ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "41042", "contents": "21 February በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) በዘመነ ማቴዎስ፣ በዘመነ ማርቆስና በዘመነ ሉቃስ የካቲት 14 ቀን ማለት ነው። በዘመነ ዮሐንስ ግን (ዘመነ ሉቃስ የሥግር ዓመት በመሆኑ) የካቲት 13 ቀን ላይ ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "41078", "contents": "ሆላንድኛ (ሆላንድኛ፦ Nederlands /ኔደርላንትስ/) የምዕራብ-ጀርመናዊ ቋንቋዎች ቤተሠብ ሲሆን በተለይ በሆላንድ፣ በሱሪናምና በስሜን ቤልጅግ ይፋዊ ሁኔታ አለው የሆላንድኛ ውክፔዲያ አለ! (ይህ ቋንቋ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "41084", "contents": "25 September በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) በዘመነ ማቴዎስ፣ በዘመነ ማርቆስና በዘመነ ሉቃስ መስከረም 15 ቀን ማለት ነው። በዘመነ ዮሐንስ ግን (ዘመነ ሉቃስ የሥግር ዓመት በመሆኑ) መስከረም 14 ቀን ላይ ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "46250", "contents": "ድብርት በስነ-ልቦና በማንኛውም ሰው ላይ ሊከሰት የሚችል ነው። የድብርት (ድባቴ) በሽታ የመንፈስ ጭንቀት ማለት የአንድን ሰው ሃሳቦች፣ ባህሪያት፣ ስሜቶች እና የደህንነት ስሜትን የሚነካ ዝቅተኛ የስሜት እና የመጥለቂያ ሁኔታ ነው። የመንፈስ ጭንቀት / ስሜታዊነት / ስሜታዊ / ስሜትን የሚወደውን ሰው በሞት ማጣት ላይ ለሚፈጠር የሕይወት ክስተት የተለመደ ጊዜያዊ ችግር ነው። በተጨማሪም አንዳንድ የአካል በሽታ ምልክቶች እና የአንዳንድ መድሃኒቶች እና የሕክምና ተፅዕኖ ምልክት ነው። የዲፕሬሽን ስሜትም እንደ ዋነኛ የመንፈስ ጭንቀት እና ዲሲሽሚያ የመሳሰሉ የስሜት በሽታዎች ምልክት ነው። የመንፈስ ጭንቀት ያለባቸው ሰዎች እጅግ የሚያሳዝን፣ ጭንቀት፣ ወይም ባዶ መሆን ሊሆኑ ይችላሉ። ምናልባትም ተስፋ ቢስ፣ ተስፋ የሌላቸው፣ የተጠሉ ወይም ዋጋ የሌላቸው ሊሆኑ ይችላሉ። ሌሎች የተናገሯቸው ምልክቶች የጥፋተኝነት፣ የቁጣ ስሜት ወይም ቁጣን ሊሆኑ ይችላሉ።"} {"id": "41120", "contents": "6 October በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) በዘመነ ማቴዎስ፣ በዘመነ ማርቆስና በዘመነ ሉቃስ መስከረም 26 ቀን ማለት ነው። በዘመነ ዮሐንስ ግን (ዘመነ ሉቃስ የሥግር ዓመት በመሆኑ) መስከረም 25 ቀን ላይ ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "41156", "contents": "14 October በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) በዘመነ ማቴዎስ፣ በዘመነ ማርቆስና በዘመነ ሉቃስ ጥቅምት 4 ቀን ማለት ነው። በዘመነ ዮሐንስ ግን (ዘመነ ሉቃስ የሥግር ዓመት በመሆኑ) ጥቅምት 3 ቀን ላይ ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "39914", "contents": "አባርሶ ቴክ በአባርሶ፣ ሶማሊላንድ የሚገኝ የተደረጀ ትምህርት ተቋም ነው። በሃርጌይሣ ከተማ አካባቢ ይቆማል። ከኮሌጅ ትምህርት በላይ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት በእንግሊዝኛ ይሠጣል። ከሶማሊላንድ ማንኛውም ጎበዝ ተማሪ የገንዘብ ችሎታ ባይኖርም ሊገባ ይችላል። ከሁሉ የሚያስደንቅ በዛሬው ዓለማዊ የመረጃ ኅብረተሠብ ረገድ አብልጦ ወደር የለው ጫፍ ላይ ይገኛሉ። ይህን የሚያስረዳው ለተማሪዎቹ በውክፔዲያ ላይ የመማሪያና የማዘጋጀት ፕሮግራም አለ። በአሁኑ ሰዓት እንዲህ አይነት ፕሮግራም ያላቸው ትምህርት ቤቶች ጥቂት ሲሆኑ (ዝርዝሩ እዚህ ይታያል) ሌሎቹ ሁሉ በአሜሪካ፣ ካናዳ ወይም እንግሊዝ አገሮች ናቸው። ስለዚህ በአፍሪቃ መጀመርያውና ከእስያ ወይም አብዛኛው አውሮፓ በፊት የደረሰ ደረጃ ነው። የአባርሶ ቴክ ፪ኛ ደረጃ ውክፔድያ ትምህርት የአባርሶ ቴክ ድረገጽ"} {"id": "46454", "contents": "የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተውሃዶ ቤ/ክ በብቸኝነት ከምትታወቅባቸው ኣንዱ የራስዋ የሆነ የዘመን ኣቆጣጠር ወይም ባሕረ ሐሳብ መኖርዋ ነው። ይህውም ከዓለም የተለየች እንድትሆን ኣስችሏታል። ይህም ባሕረ ሐሳብ ለድሜጥሮስ በገለጸለት መሰረት በየጊዜው በተነሱ ኢትዮጵያውያን ሊቃውንት ከትውልድ ትውልድ ሲተላለፍ ቆይቷዋል። በኣሁኑ ወቅት ዘመኑ የመረጃ ዘመን በመሆኑና ሊቃውንቱ ሳያልፉ ቴክኖሎጂውን በመጠቀም መስራት ከሚኖርብን ኣያሌ መንፈሳውያን ስራዎች ውስጥ ባሕረ ሐስብ አንዱ ነው። ምክንያቱም የአሁኑ ትውልድ በቀላሉ ሊረዳው ባለመቻሉ ማወቅና መረዳት እየፈለገ ከቁጥሩ ስሌት ረቂቅነት ኣንፃር ብዙ ሲቸገር ይታያል። ስለሆነም በዚህና በተመሳሳይ ጽሁፎች የተቻለንን ለማሳወቅ እንሞክራለን። አዲሱ ዓመት በየትኛው ወንጌላዊ እንደሚሰየም ዘመኑ: ዘመነ ማቴዎስ፣ ዘመነ ማርቆስ፣ ዘመነ ሉቃስ፣ ወይም ዘመነ ዮሐንስ መሆኑን ለማወቅ በመጀመሪያ ከክርስቶስ ልደት በፊት የነበረውን 5500 ዘመንን እና ከክርስቶስ ልደት በኋላ ለማስላት (ለማወቅ) የምንፈልገውን ዓመተ ምህረት እንደምራለን። ከዚያ ድምሩን ለ4 እናካፍላለን። ወይም በቀላሉ ከክርስቶስ ልደት በኋላ የምንፈልገውን ዓመተ ምህረት ለ4 አካፍለን ቀሪው (1 ከሆነ ዘመነ ማቴዎስ፣ 2 ከሆነ ዘመነ ማርቆስ፣ 3 ከሆነ ዘመነ ሉቃስ፣ 0 (ዜሮ) ከሆነ ወይም ቀሪ ከሌለው ዘመነ ዮሐንስ) ይባላል። ምሳሌ፦ 2009ን ብንወስድ 5500+2009= 7509 ይሆናል። ለ4 ስናካፍለው 7509/4 = 1877 ደርሶ ቀሪ 1 ይሆናል። ወይም በቀላሉ መንገድ 2009/4 = 502 ደርሶ ቀሪ 1 ይሆናል። ስለዚህ በ2009 ዘመኑ ዘመነ ማቴዎስ ነው። አዲሱ ዓመት የሚውልበት ዕለት ሰኞ፣ ማክሰኞ፣ ረቡዕ፣ ሐሙስ፣ አርብ፣ ቅዳሜ፣ ወይም እሁድ መሆኑን ለማወቅ አሁንም በመጀመሪያ ከክርስቶስ ልደት በፊት የነበረውን 5500 ዘመንን እና ከክርስቶስ ልደት በኋላ ለማስላት (ለማወቅ) የምንፈልገውን ዓመተ ምህረት እንደምራለን። ከዚያ ድምሩን ለ4 እናካፍልና ድርሻውን ከመጀመሪያው ድምር ላይ እንደምረዋለን። ከዚያ ድምሩን ለ7 ስናካፍል ቀሪው (0 ከሆነ ሰኞ፣ 1 ከሆነ ማክሰኞ፣ 2 ከሆነ ረቡዕ፣ 3 ከሆነ ሐሙስ፣ 4 ከሆነ አርብ፣ 5 ከሆነ ቅዳሜ፣ 6 ከሆነ እሁድ) ዕለት መስከረም 1 ቀን ይሆናል። ምሳሌ፦ 2009ን እንውሰድ 5500+2009=7509 ከዛም 7509/4 = 1877 (ድርሻ ነው) ዕለቱን ለማወቅ 7509+1877=9386 ይህንን ለሰባት እናካፍለው 9386/7=1340 ቀሪ 6 ነው። ስለዚህ በ2009 ዘመኑ ዘመነ ማቴዎስ ዕለቱ ዕለተ እሁድ ይሆናል። ለማረጋገጥ የፈለጉትን ዓመተ ምህረት እና ዕለት ይሞክሩት!!!"} {"id": "46490", "contents": "ላትቪኛ (latviešu valoda /ላትቪየሹ/) በተለይ በላትቪያ የሚነገር ባልቲክ ቋንቋ ነው። (ይህ ቋንቋ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "46508", "contents": "ናጎያ (በጃፓንኛ: 名古屋市) የጃፓን ከተማ ነው።"} {"id": "5406", "contents": "1 January 1462 - 6 September 1462 እ.ኤ.ኣ. = 1454 ዓ.ም. 7 September 1462 - 31 December 1462 እ.ኤ.ኣ. = 1455 ዓ.ም."} {"id": "5436", "contents": "1 January 1447 - 7 September 1447 እ.ኤ.ኣ. = 1439 ዓ.ም. 8 September 1447 - 31 December 1447 እ.ኤ.ኣ. = 1440 ዓ.ም."} {"id": "5556", "contents": "1 January 1388 - 5 September 1388 እ.ኤ.ኣ. = 1380 ዓ.ም. 6 September 1388 - 31 December 1388 እ.ኤ.ኣ. = 1381 ዓ.ም."} {"id": "5562", "contents": "1 January 1385 - 5 September 1385 እ.ኤ.ኣ. = 1377 ዓ.ም. 6 September 1385 - 31 December 1385 እ.ኤ.ኣ. = 1378 ዓ.ም."} {"id": "5568", "contents": "1 January 1382 - 5 September 1382 እ.ኤ.ኣ. = 1374 ዓ.ም. 6 September 1382 - 31 December 1382 እ.ኤ.ኣ. = 1375 ዓ.ም."} {"id": "41312", "contents": "14 December በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) በዘመነ ማቴዎስ፣ በዘመነ ማርቆስና በዘመነ ሉቃስ ታኅሣሥ 5 ቀን ማለት ነው። በዘመነ ዮሐንስ ግን (ዘመነ ሉቃስ የሥግር ዓመት በመሆኑ) ታኅሣሥ 4 ቀን ላይ ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "41318", "contents": "20 December በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) በዘመነ ማቴዎስ፣ በዘመነ ማርቆስና በዘመነ ሉቃስ ታኅሣሥ 11 ቀን ማለት ነው። በዘመነ ዮሐንስ ግን (ዘመነ ሉቃስ የሥግር ዓመት በመሆኑ) ታኅሣሥ 10 ቀን ላይ ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "41330", "contents": ""} {"id": "40658", "contents": "19 June በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም ሰኔ 12 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "40670", "contents": "22 June በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም ሰኔ 15 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "6264", "contents": "1 January 1037 - 3 September 1037 እ.ኤ.ኣ. = 1029 ዓ.ም. 4 September 1037 - 31 December 1037 እ.ኤ.ኣ. = 1030 ዓ.ም."} {"id": "41498", "contents": "ብሉይ ኪዳን ከክርስቶስ ልደት በፊት በልዩ ልዩ ሰዎች እንደ ሙሴ፣ ዳዊት፣ ሰሎሞን፣ ወይም ነቢያት እንደ ዳንኤል የተጸፈው የመጽሐፍ ቅዱስ መጀመሪያ ክፍል ነው ። እነዚህ መጻሕፍት በጠቅላላ በአይሁድና እና በክርስትና ይቀበላሉ። ተጨማሪ አዋልድ ወይም ዲዩተሮካኖኒካል መጻሕፍት በአንዳንድ ክፍሎች እንደ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን፣ በሌሎችም ከብሉይ ኪዳን ጋራ ቀኖናዊ (የሚቀበሉ) ናቸው ። በእስልምና እነዚህ እንደ መሠረታዊ ጽሑፎች ቢቆጠሩም፣ እንደ ተዛቡ ይቻላል የሚል ነው። : ይህ ፡ አጭር ፡ ሃይማኖት ፡ ነክ ፡ ጽሑፍ ፡ መሠረት ፡ ወይም ፡ መዋቅር ፡ ነው። እርስዎ ፡ ሊያስፋፉት ፡ ይችላሉ!"} {"id": "6312", "contents": "1 January 1013 - 3 September 1013 እ.ኤ.ኣ. = 1005 ዓ.ም. 4 September 1013 - 31 December 1013 እ.ኤ.ኣ. = 1006 ዓ.ም."} {"id": "6318", "contents": "1 January 1010 - 3 September 1010 እ.ኤ.ኣ. = 1002 ዓ.ም. 4 September 1010 - 31 December 1010 እ.ኤ.ኣ. = 1003 ዓ.ም."} {"id": "6324", "contents": "1 January 1007 - 4 September 1007 እ.ኤ.ኣ. = 999 ዓ.ም. 5 September 1007 - 31 December 1007 እ.ኤ.ኣ. = 1000 ዓ.ም."} {"id": "6330", "contents": "1 January 1004 - 3 September 1004 እ.ኤ.ኣ. = 996 ዓ.ም. 4 September 1004 - 31 December 1004 እ.ኤ.ኣ. = 997 ዓ.ም."} {"id": "40910", "contents": "15 September በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) በዘመነ ማቴዎስ፣ በዘመነ ማርቆስና በዘመነ ሉቃስ መስከረም 5 ቀን ማለት ነው። በዘመነ ዮሐንስ ግን (ዘመነ ሉቃስ የሥግር ዓመት በመሆኑ) መስከረም 4 ቀን ላይ ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "40928", "contents": "6 January በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) በዘመነ ማቴዎስ፣ በዘመነ ማርቆስና በዘመነ ሉቃስ ታኅሣሥ 28 ቀን ማለት ነው። በዘመነ ዮሐንስ ግን (ዘመነ ሉቃስ የሥግር ዓመት በመሆኑ) ታኅሣሥ 27 ቀን ላይ ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "42776", "contents": "ዖጊጌስ (ግሪክኛ፦ Ὠγύγης /ኦጊውጌስ/) በግሪክ አፈ ታሪክ የጥንት ንጉሥ ሲሆን ብዙ ጊዜ የቦዮቲያ ንጉሥ ይባላል፣ በሌላ ልማድ ግን የአቲካ መጀመርያ ንጉሥ ነበረ። ከአቲካ ዙሪያ የነበረው አገር ከነቦዮቲያ አንዳንዴ ግራይኬ ይባል ነበር። በዚህ አገር በዖጊጌስ ዘመነ መንግሥት «የዖጊጌስ ጎርፍ» በአገሩ ላይ እንደ ደረሰ ይተረካል። የቀድሞ ቤተ ክርስቲያን መምህር ዩሊዩስ አፍሪካኑስ (፫ኛው ክፍለ ዘመን ዓ.ም) ደግሞ እንደ ጻፈው፣ «ይህ ጎርፍ በአቲካ ሆነ፣ ፎሮኔዎስ የአርጎስ ንጉሥ በነበረበት ዘመን፣ አኩሲላዎስ እንደሚተርክ።» ይኸውና አንዳንድ ሌሎች ምንጮች 2059 ዓክልበ. ግድም የሚመስል ጊዜ ያጠቁማል፤ በሌላ ግን እጅግ ይለያል ለምሳሌ በፕላቶ ግመት ጎርፉ በ9500 ዓክልበ. ተከሠተ ወይም በቫሮ ዘንድ በ2144 ዓክልበ. ነበር፤ በአፍሪካኑስም ግመት በ1801 ዓክልበ."} {"id": "7026", "contents": "1 January 661 - 31 August 661 እ.ኤ.ኣ. = 653 ዓ.ም. 1 September 661 - 31 December 661 እ.ኤ.ኣ. = 654 ዓ.ም."} {"id": "42938", "contents": "ኤፍሮን ኬጢያዊው (ዕብራይስጥ፦ עפרון החתי /ዔፍሮን ኸሔቲ/) በኦሪት ዘፍጥረት 23 ዘንድ የሰዓር ልጅ ሲሆን ከኬጢ ልጆች (ኬጥያውያን) አንድ ነበር። በመምሬ፣ ከነዓን አገር ይኖር ነበር። በኬብሮን ያለውን ድርብ ክፍል የሆነውን ዋሻ ለአብርሃም ለ፬ መቶ የብር ሰቅል ሸጠው። ይህ የአብርሃም ሚስት ሣራ ባረፈችበት ጊዜ መቃብር እንዲሆንላት ነበር። አብርሃም በዙሪያው በኩል የገነነ የከበረ ስለ ሆነ፣ የኬጢ ሰዎችና ኤፍሮንም ዋሻውን በነጻ ለአብርሃም ይሰጡት ነበር። አብርሃም ግን ባለጠጋና ጽድቅ ሆኖ ትክክለኛ ዋጋ ኢንዲከፍል ኤፍሮንን አጥብቆ ይጠይቀዋል። ይህ ዋሻ በዕብራይስጡ «መክፔላህ» ይባላል፤ ይህም «ባለ ድርብ ክፍል» ማለት ነው።"} {"id": "43442", "contents": "ይህ ከእህል (ገብስ) ጋራ በየትም አህጉር ከሁሉ ጥንታዊ የሆነው ኮሞዲቲ ንግድ ነው። እንኳን ከወርቅም ሆነ ከብር ጥቅም አስቀድሞ፤ ከብት የሀብት መሠረት ተቆጠሩ ማለት ነው። ት መ|- valign=\"top\" | ፊደር ካትል - የሚደልቡ ጥጆች
መከራን በተመለከተ የተፃፉ። የእንባ ጉዞ=> ለቅሶን በተመለከተ የተፃፉ።"} {"id": "19410", "contents": "ሰዜኛ በኢትዮጵያ የሚነገር ኦሟዊ ተብሎ በሚታወቀው የቋንቋ መደብ የአፍሮ-እስያ ቤተሰብ የሚካለል ቋንቋ ነው።"} {"id": "19416", "contents": "ባምባሲኛ በኢትዮጵያ የሚነገር ኦሟዊ ተብሎ በሚታወቀው የቋንቋ መደብ የአፍሮ-እስያ ቤተሰብ የሚካለል ቋንቋ ነው።"} {"id": "21048", "contents": "የመንዝ ልጅ እራያ ሂዶ ብልቱን አያወዛውዝም የአማርኛ ምሳሌ ነው። የመንዝ ልጅ እራያ ሂዶ ብልቱን አያወዛውዝም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21054", "contents": "የመከራ ሎሌ መከራ መስሎ ይታያል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የመከራ ሎሌ መከራ መስሎ ይታያል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21060", "contents": "የመጠጡት ቅልጥም ከብርንዶ ይጥም የአማርኛ ምሳሌ ነው። የመጠጡት ቅልጥም ከብርንዶ ይጥም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "14298", "contents": "ሁለት ሞግዚት ያለው ህጻን ያለጥርጥር በእሳት ይቃጠላል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሁለት ሞግዚት ያለው ህጻን ያለጥርጥር በእሳት ይቃጠላል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ባለሙያ በዛ ጎመን ጠነዛ ከሚለው አባባል ጋር አብሮ የሚሄድ ነው። ለስራ መሪ እንደሚያስፈልግ እና የኮሚቴ ስራ ለውድቀት እንደሚጋብዝ የሚያሳይ ነው።"} {"id": "14304", "contents": "ሁለት አይወዱ ከመነኩሴ አይወልዱ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሁለት አይወዱ ከመነኩሴ አይወልዱ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሁለት ተቃራኒ ነገሮችን ባንድ ጊዜ መውደድ አይቻልም። ይልቁኑ መምረጥ አስፈላጊ ነው።"} {"id": "14310", "contents": "ሁለት ወፎች ባይናከሱ ይናቀሱ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሁለት ወፎች ባይናከሱ ይናቀሱ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "14316", "contents": "ሁለት ጊዜ ተናግረህ ከፋህ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሁለት ጊዜ ተናግረህ ከፋህ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "51128", "contents": "ረመዳን በሂጅራ አቆጣጠር ዘጠነኛው ወር እና በሙስሊሞች ዘንድ የጾም፣ ጸሎት ወር ነው ፡፡ ረመዳን ከአምስቱ የእስልምና ማዐዘናት ዉስጥ አንዱ ነው ። እና ሃያ ዘጠኝ ወይም ሠላሳ ቀናት ይቆያል ። ከፀሐይ መውጫ ጀምሮ እስከ ምትጠልቅ ድረስ መጾም ለአቅመ አዳም (ሄዋን) ለደረሱ ሙስሊሞች ፋርድ (ግዴታ) ነው ። የክሮኒክ በሽተኞች , መንገደኞች, አረጋውያን, ጡት አጥቢ እናቶች, የስኳር በሽተኞች, ወይም የወር አበባ ያላቸው እንስቶች ሲቅሩ ከሱቢህ ( ፈጅር) አዛን ቀደም ብሎ በለሊት(ንጋት) ላይ የሚበላው ምግብ ሱሁር, እና ምሽት ከመግሪብ አዛን ቡሃላ የሚፈታበት(ሚፈጠርበት) ምግብ ኢፍጣር ይባላል ። የጾም መንፈሳዊ ሽልማቶች ( ሰዋብ ) በረመዳን ውስጥ እንደሚባዙ ይታመናል ፡ በዚህ መሠረት, ሙስሊሞች ከምግብ እና መጠጥ ብቻ ሳይሆን፣ ከትምባሆ ምርቶች, ከባለቤታቸው ጋር ፆታዊ ግንኙነት፣ እንዲሁም ከመጥፎ ባህሪ ይቆጠባሉ ። ይልቁንስ ሰላት እና ቁርኣን ምቅራትን ያበዛሉ ። የተለመደው ተግባር ከንጋት እስከ ፀሐይ መጥለቅ መፆም ነው ፡፡ ከጾም በፊት የቅድመ-ጎህ ምግብ ሱሁር ሲባል፣ ጻሃይ ስትጠልቅ ጾም የሚፈታበት ምግብ ኢፍጣር ይባላል ። ሙስሊሞች ብዙ ጊዜን በጸሎት፣ በሰላት እና በሰደቃ(ምጽዋት) እንዲሁም ስነ ምግባራቸውን ለማሻሻል በመጣር ያሳልፋሉ ። ይህም ከታች ባለው ሃዲስ \"ረመዳን ሲደርስ የገነት በሮች ይከፈታሉ፣ የሲኦል (ገሃነም) በሮች ይዘጋሉ እና ሰይጣናት ይታሰራሉ ። ” ረመዳን በአግባቡ ከተጾመና በቂ ፈሳሽ በቀን ውስጥ ማግኘት ከተቻለ፣ ጠቃሚ የጡንቻ ክምችቶች ሳይቃጠል ኪሎ መቀነስ ስለሚያስችል የጤና በረከትም ያስገኛል ። ^ \"Ramadan: Fasting and Traditions\"."} {"id": "19512", "contents": "ነብር ሳይገድል ቆዳውን ያስማማል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "19524", "contents": "ነገሩ ነው እንጅ ጩቤ ሰው አይጎዳም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "19530", "contents": "ነገር ለጀማሪው እሳት ለጫሪው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "19542", "contents": "ነገር በልክ ሙያ በልብ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21198", "contents": "የማይቀና ባይወልድ የማያስብ ባይነግድ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የማይቀና ባይወልድ የማያስብ ባይነግድ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21204", "contents": "የማይተማመን ባልንጀራ በየወንዙ ይማማላል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የማይተማመን ባልንጀራ በየወንዙ ይማማላል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21210", "contents": "የማይከፍል ባለእዳ የሰጡትን ይቀበላል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የማይከፍል ባለእዳ የሰጡትን ይቀበላል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "19596", "contents": "አርበኞች ግንቦት 7 ንቅናቄ የኢትዮጵያ የፓለቲካ ፓርቲ ነው የዲሞክራሲያዊ ሥርዓት ምስረታ ጥረታችን በአመጸኞችና በዕብሪተኞች ድርጊት አይገታም!"} {"id": "19614", "contents": "መሐመድ ሞ አሚን(Mohamed Amin, ነሐሴ ፳፫ ቀን ፲፱፻፴፭ ዓ/ም – ኅዳር ፲፬ ቀን ፲፱፻፹፱ ዓ/ም) ኬንያዊ ጋዜጠኛ ሲሆን በ77ቱ የኢትዮጵያ ረሐብ ጊዜ ታዋቂ ፎቶግራፎች እና ቪዲዮ ምስሎች በመቅዳት ይታወቃል። ከዚህ በተጨማሪ ሁለቱ አምባ-ገነኖች፤ የኡጋንዳው መሪ ኢዲ አሚንና የኢትዮጵያውን መሪ መንግስቱ ኃይለ ማርያምን አወዳደቅ በካሜራው በመዘገብ ይታወቃል። በ፲፱፻፹፫ ዓ/ም ላይ አዲስ አበባ ውስጥ በነበረ ወቅት በተነሳ የመሳሪያ ማከማቻ ፍንዳታግራ እጁን አጣ። ። አሚን ኅዳር ፲፬ ቀን ፲፱፻፹፱ ዓ/ም በጠላፊዎች ጫና ቆሞሮስ ደሴት አካባቢ በተከሰከሰው የኢትዮጵያ አየር መንገድ በረራ 961 ሲጓዙ ከሞቱት አንዱ ሰው እርሱ ነበር። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) ^ \"Mohamed Amin, 53, Camera Eye During the Famine in Ethiopia.\" The New York Times. November 26, 1996."} {"id": "19656", "contents": "ቆራጣ ከጣና ሐይቅ በደቡብ ምስራቅ የምትገኝ ትንሽ ከተማ ናት። አጼ ቴዎድሮስ እና ራስ አሊ የዘመነ መሳፍንት ማብቂያ ተብሎ የሚታወቀውን አሰቃቂውን የአይሻል ጦርነት በአካባቢው በማድረጋቸው በታሪክ ተጠቃሽ ናት።"} {"id": "19662", "contents": "^ TWELVE YEARS in high ethiopia Arnaud d'abbadie 1868"} {"id": "19686", "contents": "ሲድኒ አውስትራልያ ውስጥ የሚገኝ ከተማ ነው። ይህ ከተማ ከሀገሪቱ ከተሞች ትልቁ እና ብዙ የሕዝብ ቁጥር ያለው ነው። የአውስትራልያ ከተሞች ዝርዝር አውስትራልያ"} {"id": "19734", "contents": "የራዲዮ ሞገዶች ልክ እንደ ብርሃን እና ኤክስሬይ የኤሌክትሮመግነጢስ ማዕበል አካል ናቸው። ልዩነታቸው ሞገዳቸው በጣም ረጅም መሆኑ ነው። በዓይን የሚታየው ብርሃን የሞገድ ርዝመት ከሰው ልጅ ፀጉር እጅግ የሚያንስ፣ ከማይክሮ ሜትር በታች የሆነ ጥቃቅን ነው። የራዲዮ ሞገድ በአንጻሩ ሞገዱ በሴንቲሜትርና በሜትር የሚለካ ሲሆን በአይን ግን አይታይም። የራዲዮ ሞገድ ተቀባይ አንቴናወች ሲተለሙ ለሚቀበሉት ሞገድ ርዝመት ተመሳሳይ ቁመት እንዲኖራቸው ተደርጎ ነው። ለዚህ ነው የራዲዮ አንቴናወች ረጅም የሆኑት። ርዝመታቸው ከሚቀበሉት ሞገድ አንጻር አጭር የሆኑ አንቴናወች ሞገድ የመቀባልቸው ሃይል የተዳከመ ነው። ሰው ሰራሽ የራዲዮ ሞገዶች መረጃን ለመለዋወጥና ዜና ለማሰራጨት ሲያገለግሉ ከ100 አመት በላይ አስቆጥረዋል። ራዲዮን፣ ቴሌቪዥን፣ ሳተላይቶች፣ የዕጅ ስልኮች ወዘተ መረጃን የሚያሰራጩትና የሚቀበሉት እኒህን ሞገዶች በመጠቀም ነው። ከዚህ በተጨማሪ የራዲዮ ሞገዶች ነገሮችን \"ለማየት\"ም ሲያገለግሉ ይታያሉ። ራዳር ከኒህ ወገን ሲሆን የሚሰራውም የራዲዮ ሞገዶችን ርቀው ወዳሉ ነገሮች በመላክ ነጥረው ሲመለሱ የሚወስዱትን ሰዓት በመለካት ሩቅ ያሉ ነገሮችን \"ለማየት\" ይረዳል። በተረፈ ራዳር መሬት ውስጥ ተቀብሮ ያለን ቤንዚን መርምሮ ለማግኘት፣ የአፈርን ኬሚካላዊ ባህርይ ለማወቅ ይረዳል። ራዲዮ ሞገዶች ሰው ሰራሽ ብቻ ሳይሆኑ፣ በተፈጥሮም ይገኛሉ።"} {"id": "21342", "contents": "የቆጡን አወርድ ብላ የብብቷን ጣለች የአማርኛ ምሳሌ ነው። የቆጡን አወርድ ብላ የብብቷን ጣለች የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21888", "contents": "ይህን ፈርቼ ደጄን በቀን ዘግቼ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ይህን ፈርቼ ደጄን በቀን ዘግቼ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21360", "contents": "የቤት ቀጋ የደጅ አልጋ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የቤት ቀጋ የደጅ አልጋ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21366", "contents": "የተናቀ እንትን ያስረግዛል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የተናቀ እንትን ያስረግዛል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21372", "contents": "የተንቀዠቀዠች ውሻ ላፏ ሊጥ ለወገቧ ፍልጥ አታጣም የአማርኛ ምሳሌ ነው። የተንቀዠቀዠች ውሻ ላፏ ሊጥ ለወገቧ ፍልጥ አታጣም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21378", "contents": "የት አውቅሽ ብሎ አጥብቆ ሳመኝ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የት አውቅሽ ብሎ አጥብቆ ሳመኝ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21918", "contents": "ይበላ እንደ ቤቱ ይሰራ እንደ ጎረቤቱ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ይበላ እንደ ቤቱ ይሰራ እንደ ጎረቤቱ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21390", "contents": "የነቶሎ ቶሎ ቤት ግድግዳው ብሎኬት የአማርኛ ምሳሌ ነው። የነቶሎ ቶሎ ቤት ግድግዳው ብሎኬት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21396", "contents": "የናት ሞትና የድንጋይ መቀመጫ እያደር ይቆረቁራል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የናት ሞትና የድንጋይ መቀመጫ እያደር ይቆረቁራል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21408", "contents": "የአብሮ አደግ ልብ በቁና ይሰፈራል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የአብሮ አደግ ልብ በቁና ይሰፈራል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21414", "contents": "የአፍ ወለምታ በፖሊስ ይታሻል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የአፍ ወለምታ በፖሊስ ይታሻል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21426", "contents": "የወረት ውሻ ስሟ ወለተኪሮስ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የወረት ውሻ ስሟ ወለተኪሮስ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21432", "contents": "የወንድምህ ጢም ሲላጭ ጢምህን ውሀ አርስ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የወንድምህ ጢም ሲላጭ ጢምህን ውሀ አርስ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21438", "contents": "የወጋ ቢረሳ የተወጋ አይረሳም የአማርኛ ምሳሌ ነው። የወጋ ቢረሳ የተወጋ አይረሳም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21444", "contents": "የውሀ ውሀ ምን አለኝ ቀሀ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የውሀ ውሀ ምን አለኝ ቀሀ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21966", "contents": "ደስታና መከራ ቀኝና ግራ ናቸው የአማርኛ ምሳሌ ነው። ደስታና መከራ ቀኝና ግራ ናቸው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20010", "contents": "ባርየ ግምብ ከጎንደር ከተማ 30 ኬሎ ሜትር በስተ ደቡብ የሚገኝ ቤተክርስቲያን ሲሆን በአጼ ልብነ ድንግል ዘመን እንዳተሰራ በአካባቢው ህዝብ ይታመናል። ለቤተክርስቲያኑ ስራ ወጭ ያደረገው ደጅ አዝማች ባህረይ የተባለ ሰውን እንደነበር ይነገራል። ነገር ግን በአህመድ ግራኝ ወደ አካባቢው መምጣት ምክንያት ስራው እንደተቋረጠና ከዚያም በኋላ ስራው ቢጠናቀቅም የሱዳን ደርቡሾች በ1881ዓ.ም. የቃጠሎ ጉዳት አድርሰውበታል። ከህንጻው ምስጢራዊነት የተነሳ በታሪክ አጥኝዎች ዘንድ ብዙ ትኩረት የሚሰጠው ቢሆንም አሁን ግን በመካከሉ ዛፎች እየበቀሉበት እየፈረሰ ይሚገኝ ነው። ባርየ ግምብ አቅድ ባርየ ግምብ አቅድ ባርየ ግምብ አቅድ ^ Anfray, Francis. Chronique archéologique, 1960-1964 In: Annales d'Ethiopie. Volume 6, année 1965. pp.48. ^ Monti, Augsto,I castelli di Gondar , Societa Italiana Arti Grafiche Editrice, Rome 1938 ^ Anfray, Francis. Chronique archéologique, 1960-1964 In: Annales d'Ethiopie. Volume 6, année 1965. pp.48. ^ Anfray, Francis. Chronique archéologique, 1960-1964 In: Annales d'Ethiopie. Volume 6, année 1965. pp.48."} {"id": "18642", "contents": "ይሄ; ቀልድ በታሪክ ጸሐፊው ተክለ ጻድቅ መኩርያ ተመዝግቦ ይገኛል። የቀልዱም ፍሬነገር እንዲህ ነው፦ እቴጌ ምንትዋብ በጎንደር እስከ ዛሬ ከደርቡሽ ቃጠሎ ተርፎ ፍራሹ የሚያስደንቀውን የቅድስት ቁስቋምን ቤተ ክርስቲያን በዘመናቸው አሠሩ። ለዚህ ሥራ ሺሕ ወቄት ወርቅ...የማይበቃ ቢሆን የጣታቸውን ቀለበት አውልቀው እንደጨመሩ ታሪካችቸው ይገልጻል። ... ስለዚህም እቴጌ ምንትዋብ የኅዳር ቁስቋም በዋለችበት ቀን በዚሁ በዓል ምክንያት የቁስቋምንና የሌላውንም አድባራትና ገዳማት ቀሳውስትና ካህናት ጠርተው ትልቅ ግብር ሲያበሉ «ሁል ጊዜ በንግግርም በመጠጥም ካህን ያሸንፈኛል ዛሬ ግን እኔ ሳላሸንፍ አልሰደውምና ዋናውንም የስርቆሹንም በር ደኅና አድርጋችሁ ዝጉ፣ ለካህኑም የወይን ጠጅ እየደጋገማችሁ ስጡ» ብለው እቴጌ አሳላፊዎቻቸውን አዘዙ ይባላል። ካህኑ ከበላ በኋላ በዚህ ጊዜ እየጠጣ ሽንቱ መጣበት፣ እሥጋጃውም ላይ እንዳይሸና ብልግና ነው እንዳይወጣ በሩ ሁሉ በጥብቅ ትዕዛዝ ስለ ተዘጋ አልተቻለም። በዚህ ጊዜ ካህኑ እርስ በርሱ እየተጨነቀ የሚያደርገውን አጣ። በዚህ መካከል ከተጨናቂወቹ ውስጥ አንዱ አለቃ ኢሳይያስ የሚባል ሊቅ እንዳደገደገ ተነሥቶ አንድ ነገር እንድጠይቅ ይፈቀደልኝ ብሎ እቴጌን ለመነ። እቴጌም ተፈቅዶልኻልና ጠይቅ አሉት፤ እሱም ፭፻ና ፭፻ ሲጋጠም ስንት ይሆናል? ብሎ ጠየቃቸው። እሳቸውም ሺ ነዋ ብለው መለሱ። አለቃ ኢሳይያስም ከእቴጌይቱ ይህችን ቃል ሰምቶ ከነጠቀ በኋላ ወደጓደኞቹ ወደ ካህናቱ ፊቱን አዙሮ ሺነዋ ብለውኻል ብሎ ተናገረ፣ በዚያ ጊዜ የተቸገረው ሁሉ በየተቀመጠበት ምንጣፍ ላይ ሸናበት። እቴጌይቱም አለቃ ኢሳይያስ ባመጣው የነገር ብልኅት ተደንቀው ሸልመው ሰደዱት ይባላል። ^ ተክለ ጻድቅ መኩሪያ፣ የኢትዮጵያ ታሪክ፡ ከዐፄ ልብነ ድንግል እስከ ዐፄ ቴዎድሮስ ፪/፪፣ ትንሳኤ ዘጉባኤ ማተሚያ ቤት፣ ፲፱፻፶፩ ዓ.ም.፣ ገጽ ፫፻፷፬"} {"id": "20106", "contents": "አስከናዝ በኦሪት ዘፍጥረት ምዕራፍ 10 መሠረት የጋሜር (ያፌት) ልጅ ነው። በትንቢተ ኤርምያስ 51፡27 ደግሞ ከአራራትና ከሚኒ መንግሥታት ጋር የአስከናዝ መንግሥት በባቢሎን ላይ እግዚአብሔር ይጠራል። በአውሮፓና በአይሁዶች አፈ ታሪክ ዘንድ፣ አስከናዝ (ወይም አስካኔስ) የእስኩቴስና የጥንታዊ ጀርመን አገሮች አባት እንደ ነበር ይቆጠራል። እስኩቴስ ወይም የሳካ ሕዝብ በአሦርኛ መዝገቦች «አሽኩዝ» ይባል ነበር። በጄምስ አንደርሶን በ1724 ዓ.ም. የተጻፈው መጽሐፍ Royal Genealogies (ንጉሣዊ የዘር ሐረጎች) ስለ አስከናዝ የሆኑትን ልማዶች ተርኮ የጥንታዊ ጀርመን አገር መጀመርያው ንጉሥ እንደ ነበረ ይላል፦ አስከናዝ፣ ወይም አስካኔስ፣ በአቬንቲኑስ ዘንድ ታላቁ ቱዊስኮ፣ በሌሎችም ቱዊስቶ ወይም ቱዊዞ ተብሎ (አቬንቲኑስ የኖህ 4ኛው ልጅ ያደገዋል፣ ግን ያለ ታማኝነት) ከማየ አይኅ 131 አመታት በኋላ በኖኅ ወደ አውሮጳ ተላከ፤ ከ20 ሻለቆች ጋራ ሂዶ በታናይስ ዙሪያ በጥቁር ባሕር ምዕራብ ዳርቻ ላይ ሠፈረ (ይህም ባሐር ባንዳንዶች ከእርሱ «አስከን» ይባላል)። በዚያ የጀርመንና የሳርማትያ ሰዎች መንግሥት መሠረተ።... ይህ የአስከናዝ ዕድሜ 24 አመት ሲሆን ነበር፤ እርሱ ከ200 ዓመታት በላይ ኖረና፣ ለ176ም ነገሠ።"} {"id": "18690", "contents": "መርሰዲስ ላኪ (እ.አ.አ. 1950) ታዋቂ አሜሪካዊት ደራሲ ነች። በዋናነት እንግሊዝኛ: Arrows of the Queen በተሰኘው ስራዋ ትታወቃለች። ‎የአሜሪካዊ ደራሲያን ዝርዝር (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "22050", "contents": "ዳኛ ፍርድ አይከላ እህል ጎታ ይሞላ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዳኛ ፍርድ አይከላ እህል ጎታ ይሞላ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "18714", "contents": "ጆን ዲ ማክዶናልድ (እ.አ.አ. ከ1916-1986) ታዋቂ አሜሪካዊ ደራሲ ነው። በዋናነት እንግሊዝኛ: The Deep Blue Good-by በተሰኘው ስራው ይታወቃል። ‎የአሜሪካዊ ደራሲያን ዝርዝር (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "18738", "contents": "ቼት ሬይሞ (ትውልድ 19?? እ.አ.አ.) ታዋቂ አሜሪካዊ ደራሲ ነው። በዋናነት እንግሊዝኛ: The Dork of Cork በተሰኘው ስራው ይታወቃል። ‎የአሜሪካዊ ደራሲያን ዝርዝር (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "20148", "contents": "ትልና መጋዝ በሽተኛና ጓዝ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "51944", "contents": "Yordanos"} {"id": "21606", "contents": "ያለባለቤቱ አይነድም እሳቱ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያለባለቤቱ አይነድም እሳቱ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21612", "contents": "ያለው ይምዘዝ የሌለው ይፍዘዝ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያለው ይምዘዝ የሌለው ይፍዘዝ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22092", "contents": "ድሀ ከንቡ ይዳራ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ድሀ ከንቡ ይዳራ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22098", "contents": "ድሀ ውሃውን ጠጥቶ እሳቱን ይሞቃል ሀብታም ስለገንዘቡ ይጨነቃል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ድሀ ውሃውን ጠጥቶ እሳቱን ይሞቃል ሀብታም ስለገንዘቡ ይጨነቃል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20184", "contents": "ነጭ እንደሸማ ትክል እንደትርሽማ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22110", "contents": "ድል በመታደል ሙያ በመጋደል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ድል በመታደል ሙያ በመጋደል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20202", "contents": "ኑ ባይ ከባሪ እንቢ ባይ ቀላይ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20214", "contents": "ንብ ቢሄድ ካጥር ሰው ቢሄድ ካገር የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20220", "contents": "ንገስ ቢሉት ሳልዋጋ አልነግስ አለ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20226", "contents": "ንጉስ ከግንቡ ውጭ ይታማል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22158", "contents": "ድግስ የሌለው ዋዜማ ምልክት የሌለው ዜማ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ድግስ የሌለው ዋዜማ ምልክት የሌለው ዜማ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22170", "contents": "ዶሮ በጋን የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዶሮ በጋን የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22182", "contents": "ዶሮ ከቤት ሆና ዝናም ይመታታል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዶሮ ከቤት ሆና ዝናም ይመታታል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22188", "contents": "ዶሮ ከጮኸ የለም ሌሊት ከቡሄ ወዲያ የለም ክረምት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዶሮ ከጮኸ የለም ሌሊት ከቡሄ ወዲያ የለም ክረምት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22194", "contents": "ዶሮና ቀበሮ ተገናኝተው ጓሮ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዶሮና ቀበሮ ተገናኝተው ጓሮ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22398", "contents": "(ይህ ስለ ብሔር ወይም ሕዝብ የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) ባቹማ የኢትዮጵያ ብሔር ነው።"} {"id": "22404", "contents": "(ይህ ስለ ብሔር ወይም ሕዝብ የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) ቀፊቾ የኢትዮጵያ ብሔር ነው።"} {"id": "31482", "contents": "ማንግ (ቻይንኛ፦ 芒) በጥንታዊ ቻይና የሥያ ሥርወ መንግሥት ዘመን ንጉሥ ነበር። ሌላ ስሙ ኋንግ (荒) ነው። የቀርከሃ ዜና መዋዕል በተባለው ጽሑፍ ዘንድ፣ ለዘመኑ የተዘገቡት ድርጊቶች እንዲህ ናቸው፦ በ1826 ዓክልበ. ግድም አባቱ ኋይ ዓርፎ ማንግ ተከተለው። በዚያውም ዓመት ጨለማውን (የዳ ዩን) ዱላ ይዞ የሆ አገረ ገዥ ለመቀበል ሄደ። በ፲፫ኛው ዓመት (1813 ዓክልበ. ግ.) ወደ ምሥራቅ እስከ ባሕር ድረስ በሄደበት ጊዜ አንድ ታላቅ ዓሳ አጠመደ። በ፴፫ኛው ዓመት (1783 ዓክልበ. ግ.) የሻንግ ልዑል ወደ ዪን ተዛወረ። በ፶፰ኛው ዓመት (1769 ዓክልበ. ግ.) ዓረፈና ልጁ ሤ ተከተለው። በሌላ ምንጭ ዘንድ ግን ማንግ ቻይናን የገዛው ለ፲፰ ዓመታት ብቻ ነበረ።"} {"id": "22254", "contents": "ጅብና እህል ሳይተዋወቁ ይኖራሉ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ጅብና እህል ሳይተዋወቁ ይኖራሉ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22266", "contents": "ጆሮ ባይጦም ይመስላል ሆዳም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ጆሮ ባይጦም ይመስላል ሆዳም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "18900", "contents": "ሚያዝያ ፰፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪፻፲፰ኛው ዕለት ሲሆን፤ የፀደይ (በልግ)ወቅት ፲፫ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፻፵፰ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፻፵፯ ቀናት ይቀራሉ። ፲፱፻፵፫ ዓ/ም - አንድ ሺ አንድ መቶ ሃምሣ ሦስት (፩ሺ ፻፶፫) መኮንኖችና ወታደሮች ያካተተው የመጀመሪያው የኢትዮጵያ የሻለቃ ጦር በተ.መ.ድ. ሥር ተሰማርቶ በኮሪያ ጦርነት ለመሳተፍ በዚህ ዕለት ከጂቡቲ ወደብ ተሣፈረ። ፲፱፻፶፪ ዓ/ም - በደቡብ አፍሪካ ከተማ ጆሃንስበርግ ላይ፣ ዴቪድ ፕራት የተባለ ግለሰብ የአፓርታይዳዊውን ጠቅላይ ሚኒስትር፣ ሄንሪክ ቬርዎርድ ለመግደል ባደረገው ሙከራ የቁስላት ጉዳት አድርሶባቸዋል። 2008 ዓም፦ የ«ቼክ ሬፑብሊክ» አጭር ስም በይፋ «ቸኪያ» ሆነ። ፲፰፻፶፯ ዓ/ም ፲፮ኛው የአሜሪካ ፕሬዚዳንት አብርሀም ሊንከን በነፍሰ ገዳይ ጥይት በተመቱ በማግሥቱ አረፉ።"} {"id": "18936", "contents": "የቻይና ህዝባዊ ሪፐብሊክ ሰንደቅ ዓላማ በተለምዶው ቻይና የሚባለው፣ የቻይና ሪፐብሊክ ሰንደቅ ዓላማ በተለምዶው ታይዋን የሚባለው"} {"id": "22326", "contents": "ኩሎ የኢትዮጵያ ብሔር ነው። (ይህ ስለ ብሔር ወይም ሕዝብ የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "19098", "contents": "ጆርዳን የአለም ባንዲራዎች ሰንደቅ ዓላማ (ይህ ባንዲራዎች ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "40536", "contents": "1 May በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም ሚያዝያ 23 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "31668", "contents": "የቴቭኒን እርግጥ የተወሳሰበን የኤሌክትሪክ ዑእት ወደ ቀላል ተመጣጣኝ ዑደት የምንልወጥበት መንገድ ነው። በእርግጡ መሰረት ብዙ ባትሪ ፣ የኤሌክትሪክ ጅረት ምንጮች እና ሁለት ጫፍ ያላቸው ተቃዋሚዎች (ሬዚዝተርስ) ያለውን የኤሌክትሪክ ዑደት በአንድ የቮልቴጅ አመንጭና ከርሱ ጋር በተቀጠለ አንድ ተቃዋሚ ዑደት ሊተካ ይችላል ነው። ስለሆነም ውስብስብ የሚመስልን አንድ ዑደት ወደ ቀላል ዑደት በቴቭኒን እርጉጥ ማሻገር ይቻላል። የቴቭኒን እርግጥ መጀመሪያ ይተደረሰበት በኸርማን ሄልሞዝ በ1845 ቢሆንም ከንደገና በ1875 በፈረንሳዩ ላየን ቴቭኒን ከንደገና ስለተደረሰበት በዚህ በሁለተኛው ሳይንቲስት ስም እስካሁን ይጠራል። ብዙ የተወሳሰበ አንድ ዑደት በተቃዋሚና ከርሱ ጋር በቀጠለ የቮልቴጅ ምንጭ ቀላል ዑደት ሲተካ፣ ይህ አዲሱ ዑደትየቴቭኒን እኩያ ይባላል። ማለት አንድ ቴሌቭዥን፣ ውስጡ ያለውን ውጥንቅጡ የወጣ ዑደት በአንዲት ተቃዋሚ እና ባትሪ እንደመተካት ማለት ነው (ለምሳሌ ነው እንጂ ይሄ በተግባር አይሰራም ምክንያቱም ቴሌቭዥን በውስጡ ዳዮድ እና መሰል ሊኒያር ያልሆኑ የኤሌክትሪክ አካላት አሉት፣ የቴቭኒን እርግጥ ደግሞ የሚሰራ ለሊኒያር የኤሌክትሪክ ዑደት ብቻ ነው)። የዑደቱ ጭነት ይወገዳል። ስለሆነም ዑደቱ በጭነቱ ቦታ ክፍት ዑደት ይፈጥራል ( ማለት በA እና B ጫፎች ላይ የሚገኝ ማናቸውም ጭነት ይወገዳል) በዚህ በጭነቱ ምትክ በተሰራ ክፍት ዑደት ላይ ያለው ወጭው ቮልቴጅ VAB ይሰላል። ይህ እንዲህ የቴቭኒን ቮልቴጅ VTh የሚሰኘው ነው። ከዚያም የጭነቱን ማያያዣ ጫፎች በቀጥታ በሽቦ በማያያዝ በዚህ ሽቦ ውስጥ የሚጓዘውን የኤሌክትሪክ ጅረት IAB መለካት (ማስላት)። የቴቭኒን ተቃዋሚ እንግዲህ የቴቭኒንን ቮልቴጅ ለቴቭኒን ጅረት በማካፈል ይሰላል። 3ኛውን ደረጃ በሌላ መንገድም ማግኘት ይቻላል። 3ሀ."} {"id": "31692", "contents": "ኒዦን (ፈረንሳይኛ፦ Nijon) (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "40698", "contents": "መሪካሬ (ወይም መሪካራ) በመጀመርያው ጨለማ ዘመን (10ኛው ሥርወ መንግሥት) በግብጽ (ከሄራክሌውፖሊስ) የገዛ ፈርዖን ነበረ። ትምህርት ለመሪካሬ የተባለው ግብጽኛ ጽሑፍ ለእርሱ እንደ ተጻፈ ይታመናል። ይህ ጽሑፍ ከአባቱና ከቀዳሚዎቹ የተወረሰው የአገዛዝ ምክር አለበት። አባቱ በደቡብ ጢኒስን እንደማረከው ይገልጻል፣ ልጁ መሪካሬ ደቡብ ግብጽን በትዕግሥት እንዲገዛው ይመክረዋል። ሆኖም ከደቡብ ጋር የነበረው ችግር አልቀረም ነበር። እርሱ በስሜን በሄራክሌውፖሊስ እየገዛ በ2121 ዓክልበ. ግድም ተወዳዳሪው 11ኛው ሥርወ መንግሥት (በማኔጦን አቆጣጠር) በጤቤስ በደቡብ ግብጽ በመንቱሆተፕ ነብኸፐትሬ ሥር ተነሣ። በመንቱሆተፕ 14ኛው ዓመት፣ መሪካሬ በስሜን ሆኖ ከመንቱሆተፕ ጋራ ጦርነት ያደርግ ነበር። በዚህ ጦርነት የአሥዩት ገዦች ተፊቢ እና ልጁ ቀቲ ለመሪካሬ ታማኝ ሆነው በጤቤስ ግዛት ላይ እንደ ዘመቱ ይታወቃል። በ2081 ዓክልበ. ግድም መሪካሬ ሞተና የ10ኛው ሥረ መንግሥት መጨረሻ ፈርዖን እንደ ነበር ይመስላል። ሄራክሌውፖሊስ ያንጊዜ ለመንቱሆተፕ በመውደቁ ግብጽ እንደገና ተዋሀደ። Wolfgang Kosack: Berliner Hefte zur ägyptischen Literatur 1 - 12: Teil I. 1 - 6/ Teil II. 7 - 12 (2 Bände). Paralleltexte in Hieroglyphen mit Einführungen und Übersetzung. Heft 8: Die Lehre für König Merikarê. Verlag Christoph Brunner, Basel 2015. ISBN 978-3-906206-11-0."} {"id": "30960", "contents": ""} {"id": "40818", "contents": "23 August በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም ነሐሴ 17 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "30972", "contents": "[[ስዕል:|thumb|300px| ረጀደፍ]] ረጀደፍ የግብጽ የቀድሞ ዘመነ መንግሥት ፈርዖን ነበረ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "30978", "contents": "ሆሩስ ነብመዓት ስነፈሩ (ምናልባት ከ2967-2955 ዓክልበ. ግድም) የግብጽ የቀድሞ ዘመነ መንግሥት ፈርዖን ነበረ። በኋላ በግሪክኛ የጻፈው ማኔጦን ስሙን «ሶሪስ» ሲለው፣ በአቆጣጠሩ የ፬ኛው ሥርወ መንግሥት መጀመርያው ፈርዖን ይባላል። ንግሥቱ ኸተፕሐረስ ተባለች። «ንጉሣዊ ዜና መዋዕል» በተባለው በተፈረሰው ጽላት «የፓሌርሞ ድንጋይ» በተባለው ክፍል፣ ለስነፈሩ ዘመን አንዳንድ ሳጥኖች ይታያሉ፤ የ፯ኛውና ፰ኛው የላሞች ቁጠራ ያመልክታሉ። ከኒነጨር ዘመን ጀምሮ የላሞች ቁጠራ በየሁለት ሳጥኖች እንደ ተደረገ ይታወቃል፤ እያንዳንዱ ሳጥን ፮ ወር ከሆነ የላሞች ቁጠራ በየዓመቱ ይደረግ ነበር ማለት ነው። ብዙዎች ሊቃውንት ግን የላሞች ቁጠራ በየ፪ ዓመታት ነበርና እያንዳንዱ ሳጥን ፩ አመት ይሆናል ባዮች ናቸው። በፓሌርሞ ድንጋይ በስነፈሩ ዘመን ግን ቁጠራው የተካሄደው በየሳጥኑ ወይም በየ፮ቱ ወር እንደ ሆነ ይመስላል። ለስነፈሩ ዘመን እስከ 24 የላሞች ቁጠራዎች ድረስ ስለ ተመዘገቡ፣ ምናልባት ፲፪ ዓመታት ብቻ ገዛ። በተለያዩ አስተሳስቦች ግን ከ24 እስከ 48 ዓመታት ድረስ ገዛ ወይም በ2600 ዓክልበ."} {"id": "41028", "contents": "14 February በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) በዘመነ ማቴዎስ፣ በዘመነ ማርቆስና በዘመነ ሉቃስ የካቲት 7 ቀን ማለት ነው። በዘመነ ዮሐንስ ግን (ዘመነ ሉቃስ የሥግር ዓመት በመሆኑ) የካቲት 6 ቀን ላይ ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "22698", "contents": "ኣበቃ ወይም ምስርች (Rotheca myricoides) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው። ብዙ ጊዘ ከአንድ ሜትር በላይ ይደርሳል፣ ሰማያዊ፣ ወይን ጠጅ ወይም ነጭ አበቦች አሉት። በቆዩ መኖርያ ቤቶችና በተፈጁ ኮረብቶች በጣም ተራ ነው። በመጀመርያ ከአፍሪካ ሲሆን በሌላ አገር እንደ አበባ ይታደጋል። ሥሮቹን በማፍላት የተሠራው መረቅ መርዝን የሚሽር መድኃኒት በመሆን ይጠጣል። እንዲሁም ተክሉ ትልን ለመግደል፣ በከብትም ለሚያስቀምጥ መድኃኒት ተጠቅሞዋል። የተክሉ መረቅ ደግሞ ለቁስል ፋሻ ይጠቀማል። ከብሳና ቡቃያና ከእምቧይ ሥር ጋራ ተቀላቅሎ፣ የሆድ ድርቀት ለማከም በአፍ ይወሰዳል። ቅቤም ለለጥፉ ይጨመራል። በደብረ ሊባኖስ ዙሪያ እንደ ተዘገበ፣ «አልማዝ ባለጭራ የሚባል ልክፈት ለማከም የምስርች ቅጠል ተድቅቆ በውሃ ይለጠፋል። በፍቼ ወረዳ እንደ ተዘገበ፣ የምስርች ሥር ጭማቂ በውሃ ለማስታወክ ይጠጣል። ^ አማረ ጌታሁን - SOME COMMON MEDICINAL AND POISONOUS PLANTS USED IN ETHIOPIAN FOLK MEDICINE March 1976 እ.ኤ.አ. ^ በደብረ ሊባኖስ ዙሪያ ያለው ሕዝብ መድሃኒታዊ እጾች እውቀናና ጥቅም 1998 ዓም ከጥላሁን ተክለሃይማኖት፣ ሚሩጸ ጊዳይ፣ ግርማይ መድኅን፣ ያለም መኮነን፣ አዲስ አበባ ዩኒቬርሲቴ፣ አክሊሉ ለማ ተቋም ^ የፍቼ፣ ኦሮሚያ ባህላዊ መድሃኒት ጥናት 2006 ዓም ከዓቢዩ እኒየው እና ሌሎች፣ ጎንደርና አዲስ አበባ ኡኒቨርሲቲዎች ሥነ ፍጥረት ኮሌጆች"} {"id": "22704", "contents": "ኣናናስ Ananas comosus ኢትዮጵያ ውስጥና በመላው ዓለም የሚገኝ ተክል ነው። መጀመርያ በቅድመ-ታሪክ የታረሰበት ቦታ በደቡብ ብራዚል-ፓራጓይ ጠረፍ ዙሪያ እንደ ነበር ይታመናል። ከ1500 ዓም በኋላ የፖርቱጋል እና እስፓንያ መርከበኞች አለም ዙሪያ አስፋፉት።"} {"id": "41106", "contents": "ፎሮኔዎስ (Φορωνεύς) በግሪክ አፈ ታሪክ የኢናቆስ እና የመሊያ ልጅ ሲሆን የአርጎስ ንጉሥ ሆነ። ጸሃፊዎቹ ጄሮምና አውሳብዮስ እንደሚሉ ፎሮኔዎስ የአርጎስ ንጉሥ ሆኖ ለ60 ዓመታት ነገሠ፣ በርሱ ዘመን ኦጊጌስ ኤሌውሲስን በአቲካ መሠረተ። ጄሮምም፦ «ፎሮኔዎስ የኢናቆስ ልጅ መጀመርያ ሕግጋት አወጣ። በ20ኛው አመት የቴልቂስና የካርያቲስ ወገኖች በፎሮኔዎስና በፓራሲዮስ ላይ ጦርነት አደረጉ» በማለት ጽፏል። ተከታዩ አፒስ በአንዳንድ ምንጭ ዘንድ ልጁ (ወይም የሴት ልጁ የኒዮቤ ልጅ) ይባላል። ፓውሳኒዩስ፦ «እስከዚያ ጊዜ ድረስ ተበትነው እንደ ተለዩ ቤተሠቦች የኖሩትን ኗሪዎች መጀመርያው የሰበሰባቸው የኢናቆስ ልጅ ፎሮኔዎስ ነበር። መጀመርያ የተሰበሰቡበት ቦታ 'ፎሮኔዎስ ከተማ' ተሰየመ» ብሎ ይጽፋል። ፓውሳኒዩስ ደግሞ እንደሚጽፍ፥ በአርጎስ ሰዎች እምነት የእሳት ጥቅም መጀመርያ ያስተማረው ፕሮሜቴዎስ ሳይሆን ፎሮኔዎስ ስለ ሆነ፣ እርሱን ለማስታወስ የዘወትር ነበልባል በአርጎስ ሁልጊዜ ይጠበቅ ነበር። የፎሮኔዎስ ሚስት ስም «ከርዶ» ይላታል፣ ከልጆቻቸውም አንዱ «ካር» ተብሎ የሜጋራ ንጉሥ ሆነ ይላል። ቢብሊዮጤኬ፦ «ኢናቆስ እና የውቅያኖስ ሴት ልጅ መሊያ ወንድ ልጆች ፎሮኔዎስና አይጊያሌዎስ ነበሯቸው አይጊያሌዎስ ያለ ልጅ አርፎ መላው አገር አይጊያሊያ ተባለ፤ ፎሮኔዎስም በኋላ ፔሎፖኔሶስ በተባለው አገር ሁሉ ነግሦ አፒስንና ኒዮቤን በሴት አድባሩ ቴሌዲኬ ወለዳቸው።» ሲለን ከሌሎቹ ምንጮች ቅድም-ተከተል ትንሽ ተዛብቶ ይመስላል።"} {"id": "10488", "contents": "ፔሌ ወደር ያልተገኘለት ታዋቂ የብራዚል የእግር ኳስ ተጫዋች የነበረ ነው። በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ Pelé የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ።"} {"id": "41142", "contents": "ኮንስታንጽ ሃይቅ ወይም የቦደን ባሕር (ጀርመንኛ Bodensee /ቦደንዜ/) ከጀርመን፣ ኦስትሪያና ስዊስ አገራት ጠረፎች መካከል የሚገኝ ሐይቅ ነው።"} {"id": "41178", "contents": "ፋይጦን (ግሪክኛ፦ Φαέθων) በግሪክ አፈ ታሪክ የሚታወቅ ሰው ነው። በትውፊት ዘንድ የፀሐይ አምላክ ሄሊዮስ እና የክሊመኔ ልጅ ነበረ። ክሊመኔ የኢትዮጵያ ንጉሥ «ሜሮፕስ» ንግሥት ትባላለች። ፋይጦን ግን አድጎ አባቱ በዕውኑ ሄሊዮስ እንደ ነበር ማስረጃ ፈለገ። ስለዚህ አባቱ ሄሊዮስ የፀሐይቱን ሠረገላ እንዲነዳ ፈቀደው። ፋይጦን ሠረገላውንም ሲነዳ፥ አልቻለበትምና ፀሐይቱ ወደ ምድር ከመጠን እንድትቀርብ አመጣት። ስለዚህ ነው የአይቲዮፒያ (አፍሪቃ) ስዎች ቆዳ የተቃጠለ እንዲሁም ሳህራ በረሃ የተፈጠረ የሚል ትውፊት ነበር። የአማልክት አለቃ ዜውስ ግን ፋይጦንን በመብራቅ ገደለውና ከሠረገላው በኤሪዳኑስ ወንዝ ወደቀ። የዚህ ወንዝ መታወቂያ ፖ ወንዝ በጣልያን አገር መሆኑ ባብዘኛው ይታመን ነበር። እህቶቹ ሲያልቅሱለት ልብን ዛፎች ሆኑ እምባዎቻቸውም ወርቃማ የዛፍ ሙጫ (አምኒት ወይም በግሪክ «ኤሌክትሮን») ሆኑ። ይህ ትውፊት በተለይ በአረመኔው ጸሐፊው ኦቪድ ጽሑፍ ይታወቃል። ከዚህ ባሻገር አኒዩስ ዳ ቪቴርቦ እና ዮሐንስ አቨንቲኑስ ባሳተሙት መረጃዎች ዘንድ፣ ፋይጦን እንደ ታሪካዊ ግለሰብና የሕዝቡ አለቃ ይታያል። ሚሪና ከአማዞኖቹ ሠራዊት ጋር በከነዓን ባለፈችው ወቅት ካባረረቻቸው ነገዶች መካከል ነበሩ። የፋይጦን ወገን ከከነዓን በመርከብ ወጥተው ለብዙ ዓመታት መኖሪያ ሲፈልጉ በሜድቴራኔያን ባህር ተንቀዋለሉ። በመጨረሻ በ2108 ዓክልበ. ግድም ወደ ጣልያን አገር መጥተው የራዜና ንጉሥ ማሎት ታገስ ከፖ ወንዝ ስሜን እንዲኖሩ ፈቀደላቸው። በኋላ በ2079 ዓክልበ."} {"id": "22740", "contents": "ከርቤ (Commiphora) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ወገን ነው። አንቃ (C. africana) እና አባከድ (C. guidotti) በዚሁ ወገን ውስጥ ናቸው።"} {"id": "22758", "contents": "ዘንጋዳ (Sorghum bicolor) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው። የማሽላ አይነት ነው።"} {"id": "41214", "contents": "ኤነታርዚ ወይም ኤነንታርዚ ከ2153 እስከ 2109 ዓክልበ. ግድም የላጋሽ ከተማ ገዢ ወይም ከንቲባ (ኤንሲ) በሱመር ነበር። 2 ኤናናቱምን ተከተለው፣ ነገር ግን ለአዳብ ንጉሥ ሉጋል-አኔ-ሙንዱ መንግሥት ተገዥ እንደ ነበር ይመስላል። የ2 ኤናናቱም ልጅ ሳይሆን ኤነታርዚ ከቄሳውንት ወገን ነበር፣ በኤንመተና ዘመን የቄሳውንት አለቃ ሆነ። የላጋሽ ኤንሲ ከሆነ በኋላ፣ የመቅደሶች ርስትና የመንግሥት ርስት አንድ አድርጎ በላጋሽ ካለው መሬት ከግማሽ በላይ ነበር። ይህንን ለራሱ ወዳጆች ሰጥቶ፣ ከቀደሙት ቄሶች ብዙ ከማዕረጋቸው አስወጣ። ግብርንና ቀረጥንም ከፍ አደረገ። ከላጋሽም ሰዎች ብዙዎች ተከሠሩ በዕዳም ተያዙ። መቅደሶቹ በላጋሽ ግዛት ሓይለኛ ሆነው ወታደራዊ ተግባር ደግሞ እንደ ነበራቸው ይመስላል። የአንዱ መቅደስ አለቃ ለኤነታርዚ የጻፈው ደብዳቤ በጽላት ተገኝቷል። ደብዳቤውም እንዲህ ይላል፦ «ሉኤና፣ የመቅደሱ አለቃ፣ ምርኮ ከላጋሽ ወደ ኤላም ከሰረቁ ከ600 ኤላማውያን ጋር ተዋጋ። ኤላማውያንንም አሸነፋቸውና ከነሱ 560 ማረካቸው። በኤኒንማር አሉ። ከነርሱ አምስት የንጹሕ ብር ዕቃዎች፣ 25 ንጉሣዊ ልብስ፣ 15 ቆዳዎች መለሰ።» የኤነታርዚ ተከታይ ሉጋላንዳ ደግሞ ከቄሳውንት ወገን የሆነ ከባድ ገዢ ነበር።"} {"id": "22776", "contents": "ደደሆ (Euclea racemosa) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው። ሁሌ ለም ዛፍ ወይም ቊጥቋጥ አይነት ነው። ብዙ ቅጠላቅጠልና ትንንሽ ቀይ፣ ሐምራዊና ጥቁር ፍሬዎች አሉበት። በአፋርኛና በሶማልኛ የሌላ ዝርያ ዛፍ Salvadora persica «ደደሆ» ይባላል፤ የዚያው ዛፍ ስም በአማርኛ መሮ ነው። በኮረብቶች ወይም በእዳሪ መሬት ተራ ነው። በምስራቃዊው አፍሪካ ከግብጽ እስከ ደቡብ አፍሪካ ድረስ፣ እንዲሁም በኮሞሮስ፣ በኦማንና በየመን ይገኛል። ትንንሽ ፈሬዎቹ ሊበሉ ይቻላል፤ በትልቅ መጠን ቢበላ ግን የሆድ ማበጥ ያደርጋል። ፍሬዎቹም በአዕዋፍ ይበላሉ። ፍሬዎቹም «የደደሆ ኮምጣጤ» ለመሥራት ይጠቀማሉ። ጥቁር ፍሬዎቹ ደግሞ ሐምራዊ ቀለም ለመሥራት ይጠቀማሉ። በፍቼ በተደረገ ጥናት ዘንድ፣ የደደሆ ቅጠል ዱቄት ለጥፍ ለኪንታሮት ይለጠፋል። የቅጠሉ ጭማቂም ለኮሶ ትል ወይንም ለአባለዘር በሽታ ይጠጣል። አገዳውም ለጥርስ ሕመም ይኘካል። ^ አማራ ጌታሁን - SOME COMMON MEDICINAL AND POISONOUS PLANTS USED IN ETHIOPIAN FOLK MEDICINE March 1976 እ.ኤ.አ. ^ የፍቼ፣ ኦሮሚያ ባህላዊ መድሃኒት ጥናት 2006 ዓም ከዓቢዩ እኒየው እና ሌሎች፣ ጎንደርና አዲስ አበባ ኡኒቨርሲቲዎች ሥነ ፍጥረት ኮሌጆች"} {"id": "22788", "contents": "ጉሎ (Ricinus communis) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ የተክል ዓይነት ነው። ጉሎ ከሚያፈሩና ከሚያብቡ ተክሎች ይመደባል። በእንግሊዝኛው «ካስተር» በሚል ስያሜ ይታወቃል። «የፈረንጅ ጉሎ» የሚባለው ምርት የሌላ ዝርያ፣ ጃትሮፋ Jatropha curcis ነው። ፍሬው የጉሎ ዘይት ለማምረት ይጠቅማል። የጉሎ ዘር መኘካት ለሆድ ቁርጠት በአሚባ በሽታ ተዘግቧል። በሌላም ጥናት፣ ሥሩ ለጥርስ ሕመም ይኘካል፣ የሥሩም ጭማቂ ለቁርባ ይጠጣል። ^ የፍቼ፣ ኦሮሚያ ባህላዊ መድሃኒት ጥናት 2006 ዓም ከዓቢዩ እኒየው እና ሌሎች፣ ጎንደርና አዲስ አበባ ኡኒቨርሲቲዎች ሥነ ፍጥረት ኮሌጆች ^ የዘጌ ልሳነ ምድር ባህላዊ መድሃኒት ጥናት 1999 ዓም ከጥላሁን ተክለሃይማኖት፣ ሚሩጸ ጊዳይ፣ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ"} {"id": "22794", "contents": "ጋሜ (Ehretia cymosa) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።"} {"id": "41274", "contents": "3 December በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) በዘመነ ማቴዎስ፣ በዘመነ ማርቆስና በዘመነ ሉቃስ ኅዳር 24 ቀን ማለት ነው። በዘመነ ዮሐንስ ግን (ዘመነ ሉቃስ የሥግር ዓመት በመሆኑ) ኅዳር 23 ቀን ላይ ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "22812", "contents": "ጥጥ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።"} {"id": "22818", "contents": "ፈንዲሻ (ከኩሪ፣ ፈኪ በቆሎ Zea mays everta) በኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።"} {"id": "22824", "contents": "ህየል መጣጤ ሚዳቋ ሰስ ሰው ሳላ ሸለመጥማጥ ሹሉዉሉዊት ሽኮኮ ቀበሮ ቀይ ቀበሮ ቀጭኔ ቆርኬ በሬ በቅሎ በግ ብሆር ተኵላ ነበራርት ነብር ንያላ ኣህያ ኣምበራይሌ ኣራጅ ኣሳማ ኣቆስጣ ኣነር ኣንበሳ ኣንኮ ኣውራሪስ ኣውሬ ውሻ ኣውር ኣህያ ኣይጥ ኤሊ እሪያ እፘ ከርከሮ ኣቦ ሸማኔ ወንደቢ ዋልያ ውሻ ዝሆን ዝንዠሮ ዣርት ዥብ የሜዳ ኣህያ የሜዳ ፍየል የምኒልክ ተኩላ የንሹ የዪ ዳልጋ ኣንበሳ ድመት ድብ ድፋርስ ገመሬ ጉመላ ጉማሬ ጉሬዛ ግመል ግስላ ጎሽ ጥርኝ ጥንቸል ጦጣ ፈረስ ፋሮ ፌቆ ፍልፈል ፍየል ^ ኣበራ ሞላ (ዶክተር ) , http://www.ethiopic.com/AMHARIC/animals.htm"} {"id": "22830", "contents": "ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ አጥቢ እንስሳ ነው።"} {"id": "22836", "contents": "ነበራርት በውጭ አገር የሚገኝ አጥቢ እንስሳ ነው።"} {"id": "22842", "contents": "አሳማ በአለም ዙሪያ የሚገኝ ለማዳ አጥቢ እንስሳ ነው። ለማዳ የተደረገው ከእሪያ (Sus scrofa) ነው።"} {"id": "31158", "contents": "ኡያንግ በኮሪያ የነገሠ ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "34134", "contents": "ቱዴላ (እስፓንኛ፦ Tudela) የእስፓንያ ከተማ ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "34146", "contents": "ታኅሣሥ ፳፬ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻፲፬ተኛው እና የመፀው ወቅት ፹፱ተኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፪፻፶፪ ቀናት በ ዘመነ ዮሐንስ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፪፻፶፩ ቀናት ይቀራሉ። ፲፰፻፹፪ ዓ/ም - የኢጣልያ መንግሥት መረብ-ምላሽ ይባል የነበረውን የኢትዮጵያ አካል ኤርትራ ብሎ ሠይሞ የቅኝ ግዛት አደረገው። {{en]] http://en.wikipedia.org/wiki/January_1"} {"id": "31212", "contents": "'መይልጌ ሞልብጣክ የ አየርላንድ ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31218", "contents": "'ሙግ ኮርብ የ አየርላንድ ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31224", "contents": "ማየ ኣይህ ልሳነ ግዕዝ ሲሆን በአማርኛ ደግሞ «የጥፋት ውሃ» ይባላል። በመጽሐፍ ቅዱስ መሠረት ይህ የኖህ መርከብ፣ የኖህ ቤተሠብና የኖህ ልጆች ያመለጡበት ጥፋት ዘመን ሆነ። እንዲሁም በዓለም ዙሪያ በተለያዩ እምነቶች ወይም ልማዶች ውስጥ፣ ለምሳሌ በጥንቱ ሱመር፣ ሕንድ ወይም በሜክሲኮ ኗሪዎች ልማድ፣ ተመሣሣይ ድርጊቶች እንደ ተከሠቱ ስለ ማየ አይህ ይነገራል። : ይህ ፡ አጭር ፡ ሃይማኖት ፡ ነክ ፡ ጽሑፍ ፡ መሠረት ፡ ወይም ፡ መዋቅር ፡ ነው። እርስዎ ፡ ሊያስፋፉት ፡ ይችላሉ!"} {"id": "11244", "contents": "1966 አመተ ምኅረት መስከረም 10 ቀን - ቢሊ ጂን ኪንግ፣ ሴት ቴኒስ ተጫዋች፣ ቦቢ ርግስን በሂውስተን በማሸንፍ «የጾታዎች ቴኒስ ውድድር» አሸናፊ ሆነች። መስከረም 14 ቀን - ጊኔ-ቢሳው ነጻነቱን ከፖርቱጋል አዋጀ። መስከረም 26 ቀን - የዮም ኪፑር ጦርነት በእስራኤልና በግብፅ፣ ሶርያና ሌሎች አገራት መካከል ተጀመረ። መስከረም 30 ቀን - የአሜሪካ ምክትል ፕሬዚዳንት ስፒሮ አግንው ማዕረጉን ተወ። ጥቅምት 2 ቀን - ጄራልድ ፎርድ አዲሱ የአሜሪካ ምክትል ፕሬዚዳንት ሆነ። ጥቅምት 13 ቀን - እስራኤል የትኩስ ማቆም ስምምነት ሰብረው ወደ ካይሮ ስለ ቀረቡ፣ አጼ ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ የእስራኤልና የኢትዮጵያ ግንኙነቶች ለማቋረጥ ፈቀዱ። በዚሁም ቀን በዋተርጌት ቅሌት ምክንያት የአሜሪካ ምክር ቤት የመክሰስ ፍርድ በፕሬዚዳንት ሪቻርድ ኒክሰን ላይ ለመከራከር ጀመረ። ጥቅምት 15 ቀን - በሁለተኛ ስምምነት የ አረብ-እስራኤል ጦርነት በይፋ ተጨረሰ። እስራኤል ተጨማሪ መሬት በግብጽና በሶርያ ለጊዜው ይዟል። ኅዳር 8 ቀን - ኒክሰን ስለ ዋተርጌት ቅሌት ሲጠቀስ «እኔ ወንጀለኛ አይደለሁም» ይላል። ጥር 28 ቀን - በካሊፎርኒያ የራንዶልፍ ሄርስት ልጅ ልጅና ወራሽ ፓቲ ሄርስት «ሲምቢዮኒዝ አርነት ሥራዊት» በተባለ ሽብርተኛ ቡድን ተጠለፈች፤ በኋላም የቡድን አባል ለመሆን ቈረጠች። የካቲት 7 ቀን - በአዲስ አበባ የዩኒቬርሲቲ ተማሮች አድማ ጠሩ። የካቲት 13 ቀን - የአሜሪካ ታዋቂና የቴሌቪዥን ትርኢት የነበራቸው ዘፋኝ ባለቤቶች ሶኒ እና ሼር ቡደን አባል የነበረችው ሼር የትዳር ፍች መፈልግዋን አሳወቀች። የካቲት 21 ቀን - የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር አክሊሉ ሀብተ-ወልድ ማዕረጋቸውን ተዉ። ሚያዝያ 19 ቀን - አንዳንድ የኢትዮጵያ ባለሥልጣኖች በሥራዊት ታሠሩ። ሐምሌ 13 ቀን - የቱርክ ሥራዊት ወደ ስሜን ቆጵሮስ ወረሩ። ሐምሌ 15 ቀን - የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር እንዳልካቸው መኮንን ማዕረጋቸውን ተዉ። ሐምሌ 22 ቀን - አሜሪካዊት ዘፋኝ ካሥ ኤሊየት በ32 አመት በአደጋ አረፈች። ነሐሴ 3 ቀን - ሪቻርድ ኒክሰን ማዕረጉን ተዉና በሱ ፈንታ ጄራልድ ፎርድ አዲስ የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ሆኑ። ጳጉሜ 3 ቀን - ፕሬዚዳንት ፎርድ ለቀዳሚው ኒክሰን ሙሉ ይቅርታ ሰጠው። በአይዳሆ የሞቶር ቢስክሌት ድፍረተኛ ኢቨል ክኒቨል ገደል ለመዝለል ሙከራ አልተከናወነም። ጳጉሜ 5 ቀን - ጊኔ-ቢሳው ነጻነቱን ከፖርቱጋል አገኘ።"} {"id": "11250", "contents": "ሬዩንዮን በሕንድ ውቅያኖስ የተገኘ የፈረንሳይ ቅኝ (ጥገኛ) አገር ደሴት ነው። 802,000 ያሕል ሰዎች ይኖሩበታል። ደሴቱ ለአረብ መርከበኞች «አድና አል ማግሪባይን» በመባል ይታወቅ ነበር። ፖርቱጊዝ በ1627 አ.ም. ያለ ምንም ኗሪ አገኝተውት «ሳንታ አፖሎኒያ» አሉት። ፈረንሳይ በ1634 ዓ.ም. ያዙትና በ1641 ዓ.ም. «ኢል ቦርቦን» አሉት። በ1785 ዓ.ም. ስሙ «ሬዩንዮን» ሆነ። ከ1793 ዓ.ም. እስከ 1802 ዓ.ም. ድረስ ግን ስሙ «ኢል ቦናፓርት» ከዚያም እስከ 1840 ዓ.ም. ድረስ እንደገና «ቦርቦን» ይባል ነበር። ከ1840 ዓ.ም. እስካሁን «ሬዩንዮን» ተብሏል።"} {"id": "38712", "contents": "ደብረ ኤሊያስ በአማራ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "38718", "contents": "ጃማ (ወረዳ) በአማራ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "38724", "contents": "ጎንደር(ወረዳ) በአማራ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "38730", "contents": "ጣርማበር በአማራ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "38766", "contents": "ሲርባ አባይ በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "38778", "contents": "ወንበራ በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "38790", "contents": "ሀዋ ወለሌ በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው። {{አቀማመጥ |align=center ሀዋ ወለሌ በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "23124", "contents": "አባ እንድሪያስ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ከአለት የተፈለፈ ቤተ ክርስቲያን ነው።"} {"id": "11430", "contents": "ጥቅምት 6 ቀን - ኦማር ሀሳን አህመድ አል-በሽር የሱዳን ፕሬዝዳንት ሆኑ። መጋቢት 28 ቀን - በሩዋንዳ በሁቱ እና በቱጺ ነገዶች መካከል የደረሰው ፍጅት ጀመረ።"} {"id": "11454", "contents": ""} {"id": "31350", "contents": "'ዲያርማይት ማክ ኬርባይል የ አየርላንድ ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "23178", "contents": "ጠኮርዛ ማርያም ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ከአለት የተፈለፈ ቤተ ክርስቲያን ነው።"} {"id": "23196", "contents": "ቤተ ደናግል ከቤተ ማርያም በስተደቡብ የሚገኝና 27 ሜትር ከፍትና 36 ስፋት ያለው አንስተኛ ቤት እመቅደስ ነው። ቤተ መቅደሱ መታሰቢያነቱ በ14ኛ መቶ ክፍለ ዘመን ሮም ነግሦ የነበር በጁሊያን ዘመን ክርስትና ለእመንታቸው ሲሉ በአደባባይ ለተሰየፉ ደናግላን ነው። ቤተ መስቀል ቤተ ሚካኤል ቤተ ጎለጎታ ቤተ ማርያም ቤተ ደናግል ቤተ መድኃኔ ዓለም ቤተ አማኑኤል ቤተ መርቆሬዎስ ቤተ ገብርኤል ወሩፋኤል ቤተ አባ ሊባኖስ ቤተ ጊዮርጊስ"} {"id": "23280", "contents": "ሥርዓተ ጉልት ከዓፄ ሠርፀ ድንግል እስከ ዓፄ ኢያሱ ድረስ የተጻፉትን የመሬት ክፍፍሎች የሚመዘግብ፣ በጊዜያቸው በግዕዝ የተመዘገብ መጽሐፍ ነው።"} {"id": "38832", "contents": "ቀምቢብት በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው። {{አቀማመጥ |align=center ቀምቢብት በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "31434", "contents": "'ዦው ኋን የ ቻይና ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31440", "contents": "'ዦው ኳንግ የ ቻይና ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "30786", "contents": "ዶሮ ሚካኤል ከቦሌ ዋሻዎች በስተ ምስራቅ ሲገኝ፣ ከአቃቂ ወንዝ በስተግራ ይገኛል። ይህ ቦታ አንድ አንድ ጊዜ ገላን በመባል ይታወቃል። ከ1870-1872 ዓ.ም. በዚህ ቦታ ይገኝ ከነበሩት ዋሻዎች አንዱ በካቶሊኩ ፋዘር ጉግሊሞ ማሳያ እንደ ቤተ መቅደስ አገልግሏል። ከካቶሊኩ ቤተመቅደስነት በፊት ዋሻው ለቤተክርስቲያንነት ያገልገል ነበር ። የካ ሚካኤል አዲስ አበባ ዋሻ ዳዊት ቡራዩ እንጦጦ ጓሳ የካ አምቢሳ ዶሮ ሚካኤል ቦሌ ጡሉ ቦሎ የረር ጫሎ ደብረዘይት ዱከም አባ ሳሙኤል ጌጃ ኤራ ዝቋላ አዋሽ ወንዝ ሲምቢሮ ጂላ ቂስጣና አዳዲ ማርያም ጉፍቲ ገብርኤል ፭ኪሜ ያልታወቀ አዲስ አለም ለገዳዴ ዋጫጫ መናገሻ ^ Anfray Francis. Des églises et des grottes rupestres. In: Annales d'Ethiopie. Volume 13, année 1985. pp. 7-34. doi : 10.3406/ethio.1985.915 ኢንተርኔት"} {"id": "35754", "contents": "ማሩን በጃማይካ የተገኘ ብሔር ነው።"} {"id": "35940", "contents": "የሠገራ ትቦ ንጣፍ / ፊንጢጣ (ሄሞሮይድ) በሠገራ ትቦ ዙሪያ የተነጠፈ ከደም ቅዳና ከደም መልስ ትቦዎችና ከአገናኝ ጅማቶች የተፈጠረ ሲሆን ሠገራን ለመቆጣጠር ይረዳል። የሠገራ ትቦ ንጣፍ መድማት፣ መቁሰል ወይም ማበጥ ለህመም ስሜትን መንስኤ ይሆናል። የሄሞሮይድ የበሽታ ምልክት እንደበሽታው አይነት ይለያያል። ውስጣዊ ሄሞሮይድ በአብዛኛው ከሠገራ ትቦ መድማት ጋር ሲያያዝ ፡ ውጫዊ ሄሞሮይድ በፊንጢጣ አካባቢ ከሚመጣ የህመም ሥሜት (መቁሰል) ጋር ይያያዛል። ሄሞሮይድን ለመከላላከል ስራስር (ክር) የያዙ ምግቦችን በብዛት መመገብ፣ ውሃ በብዛት መጠጣት፣ ፊንጢጣን በንፁህ ውሃ ማጠብ (መዘፍዘፍ)፣ እረፍት ማድረግ፣ ቁስለትን (ጥዝጣዜን) ለመከላከል የሚረዱ (ነን ስቴሮይዳል አንቲ ኢንፍላማቶሪ) መድሃኒቶችን መጠቀም ይመከራል። በእነኚህ መንገዶች በሽታውን መቀነስ ላልቻሉ ህመምተኞች የቀዶ ጥገና ሌላው አማራጭ ነው።"} {"id": "42612", "contents": "ታሽሉልቱም የታላቁ ሳርጎን ሚስት ነበረች። ስሟ ከሥነ ቅርስ የሚታወቅ ከአንድ የአልባስጥሮስ ገል ብቻ ነው፤ ሎሌዋ ለመቅደስ ያቀረበ ዕቃ መሆኑ በጽሑፉ ይነብባል። ምናልባት የአካድ ንግሥት እንደሆነችና የሳርጎንን ልጆች ሪሙሽ፣ ማኒሽቱሹ፣ ኤንሄዱአና፣ ሹ-ኤንሊል እና ኢላባ-ኢስታካል እንደ ወለደች ይገመታል። ^ የገሉ ጽሑፍ ከነትርጉም (እንግሊዝኛ)"} {"id": "38868", "contents": "አሚኛ በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው። {{አቀማመጥ |align=center አሚኛ በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "38874", "contents": "አቃቂ በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው። {{አቀማመጥ |align=center አቃቂ በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "42930", "contents": "ናራም ሲን ከ2049 እስከ 2030 ዓክልበ."} {"id": "43020", "contents": "አራም (የሴም ልጅ) ከኖህ ልጆች በኦሪት ዘፍጥረት አራም (ጥንታዊ አገር) ፓዳን-አራም ወይም አራም-ናሓራይን - «የሁለት ወንዞች አራም»'፣ ካራን የተገኘገበት አገር አራም-ደማስቆ አራም-ረሆብ አራም-ሱባ ወይም ሱባ አራም፣ የቀሙኤል ልጅና የአብርሃም ዘመድ በኦሪት ዘፍጥረት 22:21 ደግሞ ይዩ፦ አራማውያን አራማይስጥ"} {"id": "38898", "contents": "ወንጪ በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው። {{አቀማመጥ |align=center ወንጪ በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "36522", "contents": "ሆ ቺ ሚን ከተማ (ቬትናምኛ፦ Thành phố Hồ Chí Minh) የቬት ናም ከተማ ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "36786", "contents": "ጡሪማቆስ (ግሪክ፦ Θουρίμαχος) በሲክዮን ነገሥታት ዝርዝር የአይጊያሌያ (በኋላ ሲክዮን) ንጉሥ ነበር። ካስቶርን የጠቀሱት ጸሐፊዎች 45 ዓመት እንደ ነገሠ ይላሉ። ይህ ምናልባት 2157-2112 ዓክልበ. ግድም ያህል ነው። በእርሱ ዘመን ኢናቆስ የአርጎስ (ኢናቂያ) ከተማ-አገር መጀመርያ ንጉሥ ሆነ። በዝርዝሩ ላይ ጡሪማቆስ ከአይጊሮስ ቀጥሎና ከሌውኪፖስ በፊት ይገኛል። ፓውሳኒዩስም የአይጊሮስ ልጅና የሌውኪፖስ አባት ይለዋል።"} {"id": "38910", "contents": "ደጋ (ወረዳ) በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው። {{አቀማመጥ |align=center ደጋ (ወረዳ) በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "38916", "contents": "ዳሌ ላሎ በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው። {{አቀማመጥ |align=center ዳሌ ላሎ በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "38922", "contents": "ዴንዲ (ወረዳ) በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው። {{አቀማመጥ |align=center ዴንዲ (ወረዳ) በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "38928", "contents": "ጀልዱ በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው። {{አቀማመጥ |align=center ጀልዱ በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "37098", "contents": "ከምከም በደቡብ ጎንደር ዞን የሚገኝ ወረዳ ነው። የአስተዳደር ማዕከሉ አዲስ ዘመን (ከተማ) ሲሆን ይፋግ እና አምባ ሜዳ የተባሉ ሁለት አንስተኛ ከተማዎችን ያቅፋል። ርብ እና አርኖ ወንዞች በወረዳው አልፈው ወደ ጣና ሐይቅ የፈሳሉ። ጤፍ፣ ማሽላ፣ በቆሎ፣ ጥጥ እና ሰሊጥ በአካባቢው ይመረታሉ። እንደ 1999 የሕዝብ ቆጠራ በወረዳው 198,435 ሰዎች ሲኖሩ፤ ከ1986ዓ፣ም. የሕዝብ ብዛት የ 9.97% ቅነሳ አሳይቷል። ^ Ethiopia-Sudan Power Systems Interconnection Project, ESIA Final Report, p. 55 (Ethiopian Electric Power Corporation website) This was based on information provided by the woreda in 2006. ^ http://www.nai.uu.se/library/resources/dossiers/local_history_of_ethiopia/A/ORTAC05.pdf ^ CSA 2005 National Statistics, Table B.4"} {"id": "45570", "contents": "ማቴዎ ሬንትሲ የጣልያን ጠቅላይ ሚኒስትር ነበሩ። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "38970", "contents": "ፈዲስ በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው። {{አቀማመጥ |align=center ፈዲስ በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "39012", "contents": "ቋንጣ ብዙውን ጊዜ ከበሬ ስጋ ተዘልዝሎ በሚጥሚጣ እና በአረቄ ወይም በጨው ታሽቶ የሚዘጋጅ የምግብ አይነት ነው። ስጋው በድርቀት ምክንያት ዕርጥበት ስለሚወጣለት ብዙ ጊዜ ሳይበላሽ ስለሚቆይ በመንገደኞች የተወደደ ነው። አንደስንቅነትም ያገለግላል።"} {"id": "44358", "contents": "ሰአንኺብሬ አመኒ አንጠፍ አመንምሃት (ወይም ፮ አመነምሃት) ላይኛ ግብጽ በ2ኛው ጨለማ ዘመን (13ኛው ሥርወ መንግሥት) ከ1803 እስከ 1800 ዓክልበ. ግድም ድረስ የገዛ ፈርዖን ነበረ። የዩፍኒ ተከታይ ነበረ። ሕልውናው ከአንዳንድ ቅርስ ተረጋግጧል። ሰመንካሬ ነብኑኒ ተከተለው። K.S.B. Ryholt: The Political Situation in Egypt during the Second Intermediate Period, c. 1800 – 1550 BC, Carsten Niebuhr Institute Publications, vol. 20. Copenhagen: Museum Tusculanum Press, 1997 (እንግሊዝኛ)"} {"id": "44370", "contents": "የመርስ ቫይረስ ተስቦ (እንግሊዝኛ፦ መርስ MERS = «የመካከለኛው ምሥራቅ ሳንባ በሽታ») ከሚያዝያ 2004 ዓ.ም. ጀምሮ የሚታይ የተላላፊ ቫይረስ ተስቦ ነው። ቫይረሱ የተራ ጉንፋን ዝርያ ሲሆን በተለይ ከትኩሳት ጋር ትንፋሽ የሚወስድ አይነት ነው። እስከ ግንቦት 2006 ዓ.ም. ድረስ ቢያንስ 314 ሰዎች ያህል ገድሏል፤ በጠቅላላ ድምር 813 ሰዎች ታምመዋል። መጀመርያው ቫይረሱ በሚያዝያ 2004 የተገኘው በሳዑዲ አረቢያ ነበር። አብዛኞቹ ህመምተኞች (700 በግንቦት 2006) እና አብዛኞቹ እረፍቶች (ቢያንስ 284) በዚያ ሀገር ሆነዋል። ይህ ቫይረስ ከሌት ወፍ ወደ ግመል፣ ከግመልም ወደ ሰው ልጅ እንደ ተላለፈ ይታስባል። ባለፈው የካቲት በተገረገው ምርመራ መሠረት፣ በሳዑዲ ውስጥ 74 ከመቶ ግመሎች የቫይረሱን ተሸካሚዎች ናቸው። የሳዑዲ መንግሥት ኗሪዎቹ የግመል ወተት እንዳይጠጡ የሚል ተግሳጽ አስታውቋል። ከሳዑዲ በኋላ በጆርዳን (ሚያዝያ 2004)፤ ቃጣር፣ እንግሊዝ ( የካቲት 2005)፤ ፈረንሳይ ፣ ጀርመን፣ ጣልያን፣ ቱኒዚያ (ግንቦት 2005)፤ ኦማን (ጥቅምት 2006)፤ ስፔን (ኅዳር)፤ የተባበሩት የዓረብ ግዛቶች፤ ፊሊፒንስ፣ ግሪክ አገር፣ ማሌዢያ፣ ግብጽ (ሚያዝያ)፤ አሜሪካ (ኢንዲያና፣ ፍሎሪዳ፤ ኢሊኖይ)፣ ኢንዶኔዥያ(?)፣ ሆላንድ፣, ሊባኖስና ኢራን (ግንቦት) ተገኝቷል። በዓለም ዙሪያ፦ ግንቦት 2005 - 44 ኅመምተኞች፣ 22 እረፍቶች ሰኔ 2005 - 60 ኅመምተኞች፤ 38 ዕረፍቶች እስከ ግንቦት 2006 ድረስ - 813 ኅመምተኞች፣ ቢያንስ 314 እረፍቶች ብዙዎቹ የታመሙት ሰዎች በሳዑዲ ውስጥ ሲሆኑ ከነዚህ 80 ከመቶ ወንዶች ናቸው። ምክንያቱም በሳዑዲ ባሕል አብዛኞች ሴቶች አፋቸው አፍንጫቸው ላይ መሸፈኛ ስላለ ነው። ተስቦው በተለይ በሳዑዲ ስላለ የዓለምም ሙስሊሞች ለሃጅ በረመዳን የሚሄዱት ወደ መካ ስለ ሆነ ይህ አሁን ለዓለም ጤነኞች እጅግ አሳሳቢ ሁኔታ ሆኖአል። ^ ፍሉ ትራከርስ ^ MERS coronavirus in 74% of Saudi Arabian camels"} {"id": "45786", "contents": "የቱማል ዜና መዋዕል ወይም የቱማል ጽሑፍ ለሱመር ጥንታዊ ዘመን ታሪካዊ ምንጭ ነው። በኩኔይፎርም ጽሕፈት በሱመርኛ ተጽፎ መጀመርያው ክፍል ተገኝቶ በ1906 ዓ.ም. በትርጉም ታተመ። የተረፈው ክፍል በ1947 ዓም ተገኘ። ጽሑፉ በኒፑር ከተማ የተገኘው የሱመር ዋነኛ ቤተ መቅደስ ወይም «ቱማል» ታሪክ ይናገራል። የቱማል መቅደስ በኪሽ ንጉሥ ኤንመባራገሲ (2384 ዓክልበ. ግ.) እንደ ተመሠረተ ይላል። ከዚያ በልጁ አጋ ዘመን (2383-2375 ዓክልበ. ግ.) መቅደሱ ተለማ፤ ከዚያም ለመጀመርያው ጊዜ መቅደሱ በፍርስራሽ ወደቀ። ከዚያ የኡር ንጉሥ መስ-አኔ-ፓዳ (2345-2314 ዓክልበ. ግ.) ቱማሉን እንዳሳደሰው ሲለን ቀደም ተከተሉ ከጊልጋመሽ በኋላ ስለ ሆነ ጊልጋመሽን እዚህ ዘልሎ ይመስላል። በመስ-አኔ-ፓዳ ልጅ መስኪአጝ-ኑና ዘመን (2314-2310 ዓክልበ. ግ.) ቱማሉ እንደ ተለማ፣ በኋላም ለ፪ኛ ጊዜ በፍርስራሽ እንደ ወደቀ ይላል። ከዚያ በኡሩክ ንጉሥ ጊልጋመሽ (2382-2350 ዓክልበ. ግ.) እና በልጁ ኡር-ኑንጋል (2350-2345 ዓክልበ. ግ.) ዘመናት ቱማሉ ታድሶ እንደ ተለማ ይለናል። ይህ ግን ከመስ-አኔፓዳ አስቀድሞ መጠቀስ ይገባ ነበር። (እንዲሁም በአንዱ ቅጂ ቀደም-ተከተሉ ትክክለኛ ነው) ከዚያም መቅደሱ እንደገና በፍርስራሽ እንደ ወደቀ ይለናል። ከዚያ በኡር ንጉሥ ናኒ (2187-2182 ዓክልበ. ግ.) እና በልጁ መስኪአጝ-ናና (2182-2152 ዓክልበ. ግ.) ዘመናት ቱማሉ ታድሶ እንደ ተለማ ይላል፤ በኋላ መቅደሱ ለ፬ኛ ጊዘ በፍርስራሽ ወደቀ። ከዚያ በኡር ንጉሥ ኡር-ናሙ (1984-1966 ዓክልበ. ግ.) እና በልጁ ሹልጊ (1966-1918 ዓክልበ. ግ.) ዘመናት ቱማሉ ታድሶ እንደ ተለማ ሲለን በኋላ መቅደሱ ለ፭ኛ ጊዘ በፍርስራሽ ወደቀ። ከዚያ ከኡር ንጉሥ ሹ-ሲን (1909-1901 ዓክልበ. ግ.) እስከ ኢሲን ንጉሥ እሽቢ-ኤራ ዘመን (1878-1872 ዓክልበ. ግ.) ድረስ፣ ቱማሉ ታድሶ ተለማ። ጽሑፉ እራሱ በእሽቢ-ኤራ ዘመን ስለ ተቀረጸ ከዚያ በኋላ መረጃ የለውም። ^ http://etcsl.orinst.ox.ac.uk/cgi-bin/etcsl.cgi?text=c.2.1.3&display=Crit&charenc=&lineid=c213.1#c213.1 (ሱመርኛ) http://etcsl.orinst.ox.ac.uk/cgi-bin/etcsl.cgi?text=t.2.1.3# (እንግሊዝኛ)"} {"id": "44430", "contents": ""} {"id": "44460", "contents": "ሰወሰኽታዊ ሰኸተፒብሬ ላይኛ ግብጽ በ2ኛው ጨለማ ዘመን (13ኛው ሥርወ መንግሥት) ከ1798 እስከ 1796 ዓክልበ. ግድም ድረስ የገዛ ፈርዖን ነበረ። የሰመንካሬ ነብኑኒ ተከታይ ነበረ። ስሙ «ሰኸተፒብሬ» ትርጉም ከግብጽኛ «የሬን ልብ የሚያረጋጋ» ማለት ነው። አንድ ማሕተም ቅርስ የሰኸተፒብሬ ስያሜ በሃይሮግሊፍ እና የጌባል (በፊንቄ) ገዥ ያኪን-ኢሉ ስም በኩነይፎርም ጽሕፈት አንድላይ ያሳያል። ሕልውናው ደግሞ ከአንድ ጽላት ተረጋግጧል። ይህም ጽላት በሲና ልሳነ ምድር በኩልና እርሳስ ማዕድን ቦታ ተገኘ። በኋላ ዘመን በተጻፈው በቶሪኖ ቀኖና ነገሥታት ዝርዝር ላይ የሆተፒብሬ ስም ደግሞ «ሰኸተፒብሬ» ስለሚጻፍ፣ አንዳንድ ሊቃውንት ሁለቱን አደናግረዋል። በአቶ ራይሆልት ግመት ተከታዩ ሰዋጅካሬ ነበር። ^ የሰኸተፒብሬ ማኅተም K.S.B. Ryholt: The Political Situation in Egypt during the Second Intermediate Period, c. 1800 – 1550 BC, Carsten Niebuhr Institute Publications, vol. 20. Copenhagen: Museum Tusculanum Press, 1997 (እንግሊዝኛ)"} {"id": "44466", "contents": "ደመቀ መኮንን ሀሰን ኢትዮጵያዊ የፖለቲካ ሰው ናቸው። የኢትዮጵያ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ሆነው ያገለግላሉ። አቢይ አህመድ በግንባሩ ላይ እየተካሄደ ያለውን የትግራይ ጦርነት ላይ ለመሳተፍ መወሰኑን ተከትሎ፣ አቶ ደመቀ የኢትዮጵያ ተጠባባቂ ጠቅላይ ሚኒስትርነት እ.ኤ.አ. ህዳር 23 ቀን 2021 ተረክበዋል። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) ^ \"[https: //www.aljazeera.com/news/2021/11/23/ethiopias-አብይ-የጦር ግንባር-ጦሩን-ለመምራት-ስሏል የኢትዮጵያ ጠ/ሚ አብይ አህመድ ጦርነቱን ከውጊያው ግንባር ለመምራት ቃል ገባ]\"."} {"id": "44472", "contents": "ሊፒት-ኤንሊል በሱመር የኢሲን ሥርወ መንግሥት 8ኛው ንጉሥ ነበረ (1785-1780 ዓክልበ. የነገሠ)። የቡር-ሲን ልጅና ተከታይ ነበረ። በሱመራዊ ነገሥታት ዝርዝር ላይ 5 ዓመታት እንደ ነገሠ ሲለን፣ የሁላቸው ዓመት ስሞች በሙሉ ይታወቃሉ። ከመጀመርያው ዓመቱ በቀር ግን የሌሎቹ ዓመታት (a-d) ቅድም-ተከተላቸው እርግጥኛ አይደለም። ልጁ ኤራ-ኢሚቲ ተከተለው። ^ የሊፒት-ኤኝሊል ዓመት ስሞች"} {"id": "46074", "contents": "ዘንዶኳስ ወይም ድራጎን ባል (በእንግሊዝኛ: Dragon Ball፣ በጃፓንኛ: ドラゴンボール) የጃፓን ማንጋ ተከታታይ ነው። አንደኛው ኮሚክ በ 1984 እ.ኤ.አ ተሰራ።"} {"id": "46080", "contents": "አይስ ኧይጅ: ኮንቲኔንታል ድሪፍት (በእንግሊዝኛ: Ice Age: Continental Drift) ከ2012 እ.ኤ.አ. የሆነ የአሜሪካ አኒሜሽን ፊልም ነው።"} {"id": "46086", "contents": "ባንገርስ ኧንድ ማሽ (እንግሊዝኛ፦ Bangers and Mash) የCITV 1989 እ.ኤ.አ. ቴሌቪዥን ትርዒት ነው።"} {"id": "49506", "contents": "ተሪሳ መይ (እንግሊዝኛ፦ Theresa May) ከ2008 ዓም ጀምሮ የዩናይትድ ኪንግደም ጠቅላይ ሚኒስትር ሆነዋል። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "45006", "contents": "ሚጌል ዴ ሴርቫንቴስ (እስፓንኛ፦ Miguel de Cervantes) (1540-1608 ዓ.ም.) የእስፓንያ ጸሐፊ ነበር። በተለይ የታወቀው መጽሐፉ «ዶን ኪሖቴ» (Don Quixote) የተባለው ልብ ወለድ ነው። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "45012", "contents": "ሳልቫዶር ዳሊ (እስፓንኛ፦ Salvador Dalí) (1896-1981 ዓ.ም.) የእስፓንያ ሰዓሊ ነበር። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "49524", "contents": "መራንኽሬ 6 መንቱሆተፕ በላይኛ ግብጽ በ2ኛው ጨለማ ዘመን (16ኛው ሥርወ መንግሥት) ምናልባት 1593 ዓክልበ. አካባቢ የገዛ ፈርዖን ነበረ። ስሙ የሚታወቅ ከሁለት ሐውልቶች ብቻ ነው። ብዙ «መንቱሆተፕ» የተባሉት ፈርዖኖች ስለ ነበሩ ሌላ «መንቱሆተፕ» የሚል ሳጥን እርግጥኛ አይደለም። በቶሪኖ ቀኖና ዝርዝር ላይ ከሰኸምሬ ሸድዋሰት ቀጥሎ አምስት የፈርዖን ስሞች ጠፍተዋል። በአቶ ኪም ራይሆልት አስተሳሰብ መራንኽሬ በነዚህ አምስት መካከል ነበሩ።"} {"id": "49530", "contents": "ጀድነፈሬ 2 ደዱሞስ በላይኛ ግብጽ በ2ኛው ጨለማ ዘመን (16ኛው ሥርወ መንግሥት) ምናልባት 1591-1590 ዓክልበ. አካባቢ የገዛ ፈርዖን ነበረ። ስሙ የሚታወቅ ከአንድ ጽላትና «ጀድነፈሬ» ከሚል ጥንዚዛ እንቁ ነው። በዚያ ጽላት ከሂክሶስ ጋራ ጦርነት እንዳደረገ ይጠቅሳል። በቶሪኖ ቀኖና ዝርዝር ላይ ከሰኸምሬ ሸድዋሰት ቀጥሎ አምስት የፈርዖን ስሞች ጠፍተዋል። በአቶ ኪም ራይሆልት አስተሳሰብ ጀድነፈሬ በነዚህ አምስት መካከል ነበሩ። ቅደም-ተከተላቸው ግን አይታወቅም። በፍላቪዩስ ዮሴፉስ ዘንድ ማኔቶንን ሲጠቅስ ሂክሶስ የገቡት በፈርዖን «ቱቲማዮስ» ዘመን ሲሆን ከዚያ ሂክሶስ ከሥልጣን አወረዱት ይላል። በአንድ አስተሳስብ የ«ቱቲማዮስ» መታወቂያ 2 ደዱሞስ ነው። ያም ሆነ ይህ የሂክሶስ ፈርዖን አፐፒ ከ1590 እስከ1588 ዓክልበ. ድረስ ጤቤስን እንደ ያዘና 16ኛውን ሥርወ መንግሥት እንዳስጨረሰ ይታመናል። ከ2 አመት በኋላ በ1588 ዓክልበ. አዲስ ግብጻዊ ፈርዖን ራሆተፕ ተነሥቶ የ17ኛው ሥርወ መንግሥት መስራች ይባላል።"} {"id": "49548", "contents": "1 ላባርና እንደሚታሠብ ምናልባት 1582-1559 ዓክልበ. አካባቢ ከሕሽሚ-ሻሩማ በኋላ በኩሻራ (በሐቲ) አገር) የገዛ ንጉሥ ነበር። በ1 ሐቱሺሊ አዋጅ ውስጥ (1559 ዓክልበ.) የላባርና ተከታይ ሐቱሺሊ እንዲህ ይላል፦ .«...የንጉሥ ቃል የሚሰብር ፈጽሞ ይሙት።... ያውም ከአያቴ ሕሽሚ-ሻሩማ ቃል ነው። ልጆቹ ወደ ሌላው ወገን አልዞሩም? አያቴ በሻናኊታ ከተማ ላባርናን እንደ ልጁ ሰየመው። በኋላ ግን አገልጋዮቹም አለቆቹም ትዕዛዙን ተሰናከሉ፣ ፓፓሕዲልማሕንም ዘውድ ጫኑ። ግን ስንት ዓመት አለፉ? ስንት አመለጡ? የአለቆቹ ቤቶች የት አሉ?"} {"id": "49644", "contents": "ኑብኸፐሬ አንተፍ በላይኛ ግብጽ በ2ኛው ጨለማ ዘመን (17ኛው ሥርወ መንግሥት) ምናልባት 1574-1568 ዓክልበ. አካባቢ በሂክሶስ ዘመን የገዛ ፈርዖን ነበረ። ከዘመኑ የሆኑት አንዳንድ ጽሑፎች፣ ልዩ ልዩ ቅርሶች፣ መቃብርና የሬሳ ሳትን ሐውልት ይታወቃሉ። የቆጵቶስ አዋጅ በ፫ኛው አመቱ (1571 ዓክልበ. ግ.) የቆጵቶስ ቤተ መቅደስ ቄስ ቴቲ ወልደ ሚንሆተፕ ስለ ወንጀል ከሹመቱ ሻረው። በአንዱ ቅርስ መሠረት ቀዳሚው 5 አንጠፍ ወንድሙ እንደ ሆነ ይታመናል።"} {"id": "49698", "contents": "በትግራይ ክልል አድዋ ወረዳ ታሕታይ ሎጎምቲ ቀበሌ ከቀበለው በስተደቡብ በኩል ትገኛለች፤ እንዳአቡነአረጋዊ የሚባል ቤተክርስትያን ያላት ነች፤ የንግስ በአሉ ጥቅምት14 ይከበራል፡፡ በበጋ መቅት በፍራፍሬ የሚያፈሩባት አከባቢ ነች፡፡ ዘይትሁን ብርቱኳን ሎሚ ሽንኩርት ድንች ቲማቲም ቃርያ በቆሎ ሽምብራ የመሳሰሉ ከክረምቱ ተጨማሪ የበጋ ምርቶችዋ ናቸው፡፡"} {"id": "45336", "contents": "ክርስቶስ ማለት ከግሪክኛ ቋንቋ Χριστός ነው፤ ይህም ለመሢሕ (ከዕብራይስጥ ማሺያሕ ወይም «የተቀባ») ትርጒም ነው። በክርስትና እምነት እንደ ኢየሱስ ክርስቶስ (ረቢ ይሆሹዓ) ስያሜ ይጠቀማል፤ «የተቀባ» ማለትም ወልድ (ከሥላሴ አንዱ) ሆኖ ለንጉሥነት ማለት ነው። «በእርሱ የመለከት ሙላት ሁሉ በሰውነት ተገልጦ ይኖራልና» (ቈላስ. ፪፣፱) በአዲስ ኪዳን የተመሠረተ እምነት ነው። በትምህርተ ሥላሴ ዘንድ እሱ ብቻ መላው አምላክ ሳይሆን የፈጣሪው ክንድ ወይም አካል ነው፤ እንደ አብና መንፈስ ቅዱስ ሆኖ ደግሞ በሌሎች ቦታዎች አለ። በብሉይ ኪዳን ደግሞ “መሲሕ” مسيح የሚለው የአረቢኛ ቃል “መሢሐ” מָשִׁ֫יחַ የሚለው የእብራይስጥ ቃል “መሢሕ” ክמשיחא የሚለው የአረማይ ቃል ሴማዊ መነሻ ሲኖረው ትርጉሙ “የተቀባ” ማለት ነው፣ በግሪክ ደግሞ “ክርስቶስ” Χριστός ነው፤ ይህ ማእረግ በብሉይ ኪዳን ለተለያየ ነገስታትና ነቢያት በግሪኩ ሰፕቱጀንት ላይ “ክርስቶስ” Χριστός በእብራይስጡ ደግሞ መሢሐ” מָשִׁ֫יחַ ተብሎ አገልግሎት ላይ ውሏል፤ መቀባት መሾምን ያመለክታል በአምላክ የተቀቡ የአምላክ መሢሖች ብዙ ናቸው፦ 1ኛ ዜና 16፥22 “መሢሖቼን” בִּמְשִׁיחָ֔י አትዳስሱ፥ “በነቢያቴም” ክፉ አታድርጉ ብሎ፥ ሰው ግፍ ያደርግባቸው ዘንድ አልፈቀደም ስለ እነርሱም ነገሥታትን ገሠጸ። መዝሙረ ዳዊት 105፥14-15 “መሢሖቼን” בִּמְשִׁיחָ֔י አትዳስሱ፥ “በነቢያቴም” ክፉ አታድርጉ ብሎ፥ ሰው ግፍ ያደርግባቸው ዘንድ አልፈቀደም ስለ እነርሱም ነገሥታትን ገሠጸ። አንደኛ “ሳኦል” 1ሳኦል በትንቢት የተነገረለት መሢሐዊ ንጉስ ነው፦ 1 ሳሙ 2:10 እግዚአብሔር እስከ ምድር ዳርቻ ይፈርዳል፤ “ለንጉሡም” ኃይል ይሰጣል፤ “የመሲሑንም” מְשִׁיחֽוֹ ቀንድ ከፍ ከፍ ያደርጋል። ይህንን ጥቅስ የአይሁድ ምሁራን እና ለዘብተኛ የብሉይ ተንታኞች ለሳኦል እንደሆነ ያትታሉ፤ በተጨማሪም በሳሙኤል ዘመን የተቀባ መሢሕ ሳኦል እንደሆነ በቁና መረጃ አለ፦ 1ሳሙ 10:1፤ ሳሙኤልም የዘይቱን ብርሌ ወስዶ በራሱ ላይ አፈሰሰው፥ ሳመውም፥ እንዲህም አለው። በርስቱ ላይ አለቃ ትሆን ዘንድ እግዚአብሔር “ቀብቶሃል” מְשָׁחֲךָ ֧፤ 1ሳሙ 12፥3 እነሆኝ በእግዚአብሔርና “በመሲሑ” מְשִׁיח֗וֹ ፊት መስክሩብኝ የማንን በሬ ወሰድሁ?"} {"id": "49776", "contents": "ካሣውያን (አካድኛ፦ ካሹ፣ ካሥኛ፦ ጋልዙ) በጥንት ከዛግሮስ ተራሮች (ኢራን) የመጣና ደቡብ መስጴጦምያን (ኢራቅን) የገዛ ብሔር ነበሩ። ቋንቋቻው ካሥኛ የተጻፈ ቋንቋ እንደ ነበር አይመስልም፤ ስለርሱ ከስሞቻቸውና እጅግ ጥቂት ቃላት በስተቀር ዕውቀት የለንም። ከምናውቀው ትንሽ መጠን ግን ካሥኛ ከሌሎቹ ልሳናት ጋር ዝምድና እንደ ነበረው አይታስብም። የሴማዊ ቋንቋዎች ወይንም የሕንዳዊ-አውሮፓዊ ቋንቋዎች ዘመድ አይመስልም። በድሮ የአካድ ንጉሥ በናራም-ሲን ዘመን በተቀረጸ ዘገባ ዘንድ (2045 ዓክልበ.ግ.)፣ ካሣውያን ከተሸነፉት ጉታውያን ተባባሪዎች መካከል ተዘረዘሩ። ከዚህ በኋላ ግን ለ400 ዓመት ያህል ካሣውያን አልተጠቀሱም። ከዚያ ካሣውያን መጀመርያ የሚጠቀሱ በባቢሎን ንጉሥ ሳምሱ-ኢሉና ፱ኛው ዓመት ስም «ሳምሱ-ኢሉና የካሣውያን ሥራዊት ያሸነፈበት ዓመት» ወይም 1654 ዓክልበ. ሊታይ ይችላል። እንዲሁም ተከታዩ አቢ-ኤሹሕ ምናልባት 1621 ዓክልበ. ግድም ካሣውያንን እንዳሸነፈ ዘግቧል። በጥንታዊ ነገሥታት ዝርዝሮች በኩል የካሣዋያን ነገሥታት በንጉሥ «ጋንዳሽ» ጀመሩ። እንዲሁም በኒፑር በተገኘ በአንዱ ተማሪ ጽሑፍ ዘንድ (700 ዓክልበ ግ.)፣ «ጋዳሽ» ከ«ባባላም» ጥፋት በኋላ «የአለም አራት ሩቦች፣ የሱመር፣ አካድና ባቢሎን ንጉሥ» ሆነ። ይህ ግን ከብዙ ዘመን በኋላ በመጻፉ እንደ ትክክል መረጃ አይቆጠረም። ብዙ መምህሮች አሁን እንደሚያስቡት፣ ከጋንዳሽ እስከ 2 አጉም ድረስ የተዘረዘሩት ነገሥታት ከባቢሎን ውድቀት በፊት በዛግሮስ ተራሮች የገዙት ነበሩ። እነዚህም ቅድመኞቹ ካሣዊ ነገስታት ስሞች ከተለያዩ ጥንታዊ ዝርዝሮች ታውቀዋል። ዝምድናዎቹም ከአጉም-ካክሪሜ ጽላት ጽሑፍ ተገኝተዋል፦ ጋንዳሽ «26 ዓመት» ታላቁ 1 አጉም «22 ዓመት» 1 ካሽቲሊያሹ «22 ዓመት» «የታላቁ አጉም ልጅ» አቢ-ራታሽ «የካሽቲሊያሽ ልጅ» 2 ካሽቲሊያሹ ?"} {"id": "49788", "contents": "፪ ቱትሞስ (ግብጽኛ፦ /ጀሁቲመስ/) ዓኸፐረንሬ በጥንታዊ ግብጽ የግብጽ አዲስ መንግሥትና የ18ኛው ሥርወ መንግሥት ፈርዖን ሲሆን ምናልባት 1501-1487 ዓክልበ. የገዛ ነበረ። 2 ቱትሞስ የቀዳሚው የ1 ቱትሞስና የንግሥቱ ሙትኖፍረት ልጅ ነበር። የ2 ቱትሞስ ዋና ንግሥት ደግሞ ያባቱና የሌላይቱ ንግሥት አሕሞስ ልጅ ሃትሸፕሱት ነበረች። የ2 ቱትሞስ ቁባት ንግሥት ኢሰት ተባለች፣ እርሷም የተከታዩ 3 ቱትሞስ እናት ሆነች። በማኔጦን መሠረት ለ13-14 ዓመት እንደ ገዛ ባብዛኛው ይቀበላል። አንዳንድ መምህሮች ግን ዘመኑ ከ3-4 አመት በላይ አይሆንም ይላሉ። በ፪ ቱትሞስ ዓኸፐረንሬ ዘመን አባቱ ከኩሽ መንግሥት የያዛቸው የኖቢያ ግዛቶች ያምጹበት ነበር፤ እሱ ግን ሥራዊቱን ልኮ አስመለሠው። የጦር አለቃው አሕሞስ ፐን-ነኽበት ደግሞ «ሻሱ» በተባለ ወገን ላይ ዘምቶ በርካታ ምርከኞች እንደ ያዘ ይላል። እነኚህ በደቡብ ከነዓን የተገኙት የኤዶምያስ ሰዎች ወይም ሌሎች እንደሚሉ ዕብራውያን ነበሩ። በተጨማሪ ሌላ የተገኘ ጽሑፍ እንዳለን ዓኸፐረንሬ በረጨኑ (ሶርያ) እስከ ኒይ ከተማ ድረስ ዘመተ። ወደ ሶርያ የደረሱ በመርከብ ወይም በመሬት እንደ ሆነ አልተገለጸም። የ፪ ቱትሞስ ተከታይ በይፋ ልጁ ፫ ቱትሞስ ሲሆን እሱ ግን ገና ሕጻን ልጅ ሆኖ የቱትሞስ ንግሥት ሃትሸፕሱት ባለሙሉ ሥልጣን እንደራሴው፣ በቅርብም ጊዜ ውስጥ በራስዋ መብት ፈርዖን ተባለች። በ22ኛ ዓመትዋ (1466 ዓክልበ. ግ.) ዓርፋ ያንጊዜ ፫ ቱትሞስ ለብቻው ፈርዖን ሆነ።"} {"id": "49830", "contents": "ማሌ በኢትዮጵያ ውስጥ ካሉት ብሔር ብሔረሰቦች መካከል አንዱ ሲሆን፤ በደቡብ ምስራቅ በደቡብ ኦሞ ዞን ሥር የሚገኝ ብሔር ነው።"} {"id": "48600", "contents": "ማሽ ከ1964 ዓም ጀምሮ እስከ 1975 ዓም ድረስ በአሜሪካ ቴሌቪዥን ላይ የታየ አስቂኝ ተከታታይ ፊልም ነበረ። በትርዒቱ ጊዜውና ሥፍራው በኮርያ ጦርነት (1942-1945) ውስጥ እየሆነ የአሜሪካ ሥራዊት ሕክምና ክፍል ያሳያል። የኮርያ ጦርነት እራሱ ለ፫ አመት ብቻ ሲፈጅ፣ ትርዒቱ በጣም ስለ ተወደደ በቴሌቪዥን ላይ ለአስራ አንድ አመታት ቆየ። አርእስቱም በእንግሊዝኛ M*A*S*H* ወይም ሞባይል አርሚ ሰርጂካል ሆስፒታል (ተንቀሳቃሽ ሥራዊት ቀዶጥገና ሀኪምቤት) ነው።"} {"id": "48606", "contents": "የስኮን ድንጊያ በቀድሞ ዘመን በአየርላንድ ለከፍተኛ ነገስታታቸው ዘውድ አረመኔ ሥነ ሥራት ተጠቅሞ ነበር። ከዚያ ወደ እስኮትላንድና ከዚያ እስከ እንግሊዝ ድረስ እንደ ደረሰ ይባላል። እንዲሁም በአንዳንድ አፈታሪክ መሠረት፣ ይህ ያዕቆብ በፋራን ምድር የነበረው ቅርስ ድንጋይ ይሆናል። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "48612", "contents": "ሯይጛ ብሔር በምየንማ የሚኖር ብሔር ነው። አብዛኛዎቹ ዛሬ የእስልምና ተከታዮች ናቸው፤ ጥቂቶቹም የሂንዱ ሃይማኖት ምእመናን ናቸው። ትውልዳቸው ቋንቋቸውም እንደ ሕንዳዊ-ኢራናዊ ቋንቋዎች አባላት ወይም እውነተኛ «አርያኖች» ናቸው። ከጥንት ጀምሮ በዚያ አካባቢ ቢገኙም፣ ከምየንማ ቡዲስም መንግሥት ወይም ሕዝብ ዘንድ አሁን የዜግነት ተቀባይነት ስላላገኙ ሯይጛዎቹ በዜና ላይ ታይተዋል። በምየንማም መንግሥት አስተያየት ዘንድ፣ ሯይጋ በባንግላዴሽ መኖራቸው ይሻላቸው ነበር። የብሐሮች ሃይማኖቶች፣ ቋንቋዎች፣ ታሪኮችና ስንኳ የስያሜዎች አጠራሮች ወዘተ. በዚህ የአለም ክፍል ከጥንት እጅግ ውስብስብ ናቸው። ደግሞ ዳኛዋቲን ይዩ።"} {"id": "48648", "contents": "ሄክታር የአለም አቀፍ ክልል መለኪያ ሲሆን፣ ትርጉሙ በየጎኑ አንድ መቶ ሜትር ያለው ካሬ (አራት ማዕዘን ያለው) ክልል ስፋት ማለት ነው። ቃሉ (በፈረንሳይኛ በኩል) የደረሰው ከግሪክኛ ἑκατόν /ሄካቶን/ «መቶ»፣ እና ሮማይስጥ area /አሬያ/ «ክልል» ነበር። ሄክታር ስለዚህ አሥር ሺህ ካሬ ሜትር አለበት። ሄክታር በተለይ ለመሬት (ርስት ወይም እርሻ) ክልል ለመለካት ይጠቀማል። 1 ሄክታር = 10,000 ካሬ ሜትር 1 ሄክታር = የራግቢ ሜዳ የሚያህል ክልል፣ 100x100 m"} {"id": "48714", "contents": "ቁራ (Corvus) ሰፊ የሆነ የአዕዋፍ ወገን ነው። በወገኑ 45 የሚያህሉ ልዩ ልዩ ዝርዮች አሉበት። ባለ ወፍራም እንቁር ቁራ - ኢትዮጵያ አካባቢ ይገኛል። ስሜናዊ ቁራ - አውርስያ"} {"id": "50964", "contents": "ዲምቱ ወይም ወላይታ ዲምቱ ከተማ በደቡብ ክልል ወላይታ ዞን የሚትገኝ ከተማ አስተዳደር ናት። ከተማዋ ከዚህ ቀደም በነበረው አወቃቀር በዳሞት ወይዴ ወረዳ ስር የነበረች ቢሆንም፣ አሁን ግን በድጉና ፋንጎ ወረዳ ስር ትገኛለች። ዴቪድ ቡክሰን የተባለ ጻሓፊ፥ ዲምቱ በብላቴ ወንዝ አካባቢ የሚገኝ የገበያ ስም እንደሆነ ጽፎ ነበር። አንዳንድ አፈታሪኮች እንደምጠቁሙት ክሆነ ገበያው ስያሜውን ያገኘው ከከተማዋ የሚወጣ ትንሽ ንጹህ ወንዝ ከብላቴ ወንዝ ጋር በሚገናኙበት ገበያው ይቆም ስለነበረ ነው። ይህን መገናኘት በወላይትኛ ዳንቷ እያሉ ይጠሩትም ነበር፤ መገናኛ ማለት ነውና። ከጊዜና ከቃሉ አጠራር ዘዬ ጋር ተያይዞ የአሁኑን ስያሜ ይዞ ለከተማውም ስም ሆኖ አረፈው ይባላል። ዲምቱ በወላይታ ውስጥ ከሶዶ ቀጥሎ እጅግ ረጅም ዕድሜ ያስቆጠረች ከተማ ናት። ከተማዋ ከአዲስ አበባ በስተደቡብ ምዕራብ 333 ክሎሜትር ርቃ የሚትገኝ ሲሆን፥ ከዞኑ ዋና ከተማ ሶዶ ደግሞ በ68 ክሎሜትር ርቀት በስተምሥራቅ ትገኛለች። ከተማዋ በስተምሥራቅ በብላቴ ወንዝ የሚትዋሰን ሲሆን ውንዙ ከሲዳማ ክልል እና ከኦሮሚያ ክልል በተመሳሳይ ሁኔታ ያገናኛታል። ^ \"Admirative Map of SNNPR\". በ6 October 2020 የተወሰደ. ^ David, Buxton. David Roden Buxton. David Roden Buxton. pp. 66."} {"id": "51000", "contents": "ታያ ስሚዝ ጋክሮጀር (ላቲን፡ Taya Smith Gaukrodger) (የተወለዱት እ.ኤ.አ ግንቦት 10 ቀን 1989 ዓ.ም. ነው) የሂልሶንግ ወርሺፕ ክርስቲያናዊ ሕብረት አባል ናቸው። ታያ የተወለዱት በሰሜናዊ የአውስትራሊያ ከተማ ሊዝሞር ነው። በ2010 ዓ.ም. ሙዚቃ ለመማር ሲድኒ አቅንቶ ነበር፤ እዛዉ እንደረሱም በተለያዩ የወጣቶች አገልግሎት ዘርፍ በሙሉ ፈቃደኝነት ተሰማሩ። የታያን ድምጽ ዓለም ለመጀመሪያ ጊዜ የሰማው በሂልሶንግ ዩኒቲድ ‘ዖሸንስ’ እና ‘ታች ዘ ስካይ’ በተባሉ መዝሙሮች ሲሆን ዓለምን ወደ አምልኮ የሚጠራ ስሕተት የማያውቀው ግልጽ ጥሪም ሆነ። ^ ሀ ለ \"Taya Smith | Church\"."} {"id": "51006", "contents": "ደጃዝማች ሀይሉ ወልደጊዮርጊስ የ አፄ ቴዎድሮስ አባት ናቸው።"} {"id": "51030", "contents": "የቱኒዚያ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድን ቱንሲያን ወክሎ በእግር ኳስ ይወዳደራል። አስተዳዳሪው አካል የቱኒዚያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ነው። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "51108", "contents": "==ሕይወት== አብርሃም ዮሴፍ በ1985 ግንቦት 28ቀን ለእለተ ሰኞ አጥቢያ ከሌሊቱ በዘጠኝ ሰዐት በደብረማርቆስ ከተማ ተወለደ። ወላጅ እናቱ ንፁህ አየለ ወላጅ አባቱ ዮሴፍ ስብሐቱ ይባላሉ። በትምህርት አለም - አንደኛና ሁለተኛ ክፍልን በደብረ ማርቆስና ፍኖተ ሰላም ከተማ በሚከገኙ ትምህርት ቤቶች ተማረ። ከ1994 ጀምሮ በአዲስ አበባ በሚገኘው አሳይ የሕዝብ ትምህርት ቤት አንደኛና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርቱን አጠናቀቀ። ለፍልስፍና ትምህርት ልዩ ትኩረትና ፍቅር የነበረው አብርሃም አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ያለፍላጎቱ የተመደበበትን የፖለቲካል ሳይንስ ጥናት ዘርፍ ከስድስት ወር በላይ ሊታገስ ባለመቻሉ በ2005ዓ.ም አቋርጦ ወጣ። በነበረው ልዩ የስነ ፅሁፍ ችሎታና የቋንቋ ብቃት በ2003 ዓ.ም የአስራ አንደኛ ክፍል ተማሪ ሳለ በሪፖርተር ጋዜጣ ላይ በቋሚነት ደላላውና ታክሲው በሚባሉ አምዶች ላይ ለስምንት አመት የመፃፍ እድሉን አግኝቷል። ዳዊትን አያርገኝ በሚል ርዕስ በ2002ዓ.ም አዘጋጅቶ በድምፅና ሙዚቃ የተቀናበረ ስራውን አቅርቧል። በዋናነት የሚፅፈው አጭር ልብወለድ ነው። https://www.youtube.com/watch?v=PIKGwpX6yHE&pbjreload=101"} {"id": "51156", "contents": "የኢትዮጵያ ሠራተኞች ፓርቲ ያቋቋመው የጠፋ መንግስቱ ሃይሌ ማሪያም ፣ ከተገረሰሰ ከአንድ ሳምንት በኋላ ተበተነ ፡፡"} {"id": "51192", "contents": ""} {"id": "51234", "contents": "ታምፔር በማዕከላዊ ፊንላንድ የምትገኝ ከተማ ናት ፡፡ ስዊድናዊ ስሙ ታመርፎርርስ ነው ፡፡ በ 1779 በሁለት ሐይቆች መካከል የተመሰረተው በአሁኑ ጊዜ ከሄልሲንኪ እና ኤስፖ በመቀጠል በፊንላንድ እጅግ በጣም ብዙ ሦስተኛ ከተማ ነች ፡፡ ቱርኩ (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "51252", "contents": "ጴንጤናዊው ጲላጦስ(Pontius Pilate) 5ተኛው የይሁዳ ገዢ ነበር። ጴንጤናዊው ጲላጦስ ግዛቱ ከ26-36 ከ.ል.በ.(እ.ኤ.አ.) ቆይቷል። ቀዳሚው ቫሌሪየስ ግራተስ ሲሆን ተከታዩ ማርሴስ ነው። ዜግነቱ ሮማዊ ሚስቱ ክላውዲያ ናት። ታዋቂነቱ በጲላጦስ አደባባይ ነው። የሚከበረው በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስትያን ሲሆን በአለ ንግሱ ሰኔ 25 ነው። ^ በላቲን ፕሮኩላ በግሪክ ደግሞ ክላውዲያ ትባል ነበር። ^ [1](እንግሊዘኛ) ጴንጤናዊው ጲላጦስ"} {"id": "51342", "contents": "(ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "51360", "contents": "ሳሙኤል ማለት በመጽሃፍ ቅዱስ ሲገለፅ ከ እግዚአብሔር ለምኜ አገኘሁት ማለት ነው።"} {"id": "51372", "contents": "ሠረገላ ፈረስ በቅሎ ግመል የሚጐትቱት ጋሪ ከንጨት ከብረት የተሠራ ነው።"} {"id": "51582", "contents": "ትድዝኽዥጭዕዝዥግንዥች ነው ይኸውም ሠራዊቱ እና የደህንነት ኤጀንሲዎች ትስስር ወይም የጥምረት ታሪክ ዘንድ ሄርኩሌስ እና የደህንነት ኤጀንሲዎች ትስስር ወይም የጥምረት ታሪክ ዘንድ ሄርኩሌስ እና የደህንነት ኤጀንሲዎች ትስስር ወይም የጥምረት ታሪክ ዘንድ ሄርኩሌስ እና የደህንነት ኤጀንሲዎች ትስስር ወይም የጥምረት ታሪክ ዘንድ ሄርኩሌስ ነው ይኸውም በዚህ ምድብ ውስጥ ምስሎችን ብቻ አጣራ አማራጮች ላይ የነበረው ሲሊንደሮቹ የወላጅ ሁናችሁ በዓል ላይ የተለያዩ ሰለሞን ያንን በምታውቁት ለምን ሰላማዊት የውሃን ሰላም ከተማ"} {"id": "51840", "contents": "በሎጎግራፊክ ጽሕፈቶች እያንዳንዱ ምልክት ወይም ሎጎግራም ለአንድ ቃል ይቆማል። የግብጽ ሃይሮግሊፎች መጀመርያ ከሎጎግራም (ስዕሎች) ብቻ ተሠራ። ዕጅግ በጥንት ቅድመ-ታሪክ ዘመን ግን የተናባቢ ምልክቶች እና የክፍለ-ቃል ምልክቶች ተጨመሩለት። በሌሎቹ ጥንታዊ ሎጎግራም ጽሕፈቶች ደግሞ እያንዳንዱ ምልክት ለቃል ወይም ለክፍለ-ቃል ሆኖ ይጻፍ ነበር። ከነዚህም የትንሹ እስያ ሃይሮግሊፍ፣ ኩነይፎርም ጽሕፈት፣ የማያ ሃይሮግሊፍ አሉ። ኣሁን የቻይና ጽሕፈት እንዲሁም ከሎጎግራም ይሠራል። የቻይና ጽሕፈት ከቻይንኛ ጭምር ለሌሎች ልሳናት እንደ ቬትናምንኛ፣ ኮሪይኛ ቀድሞ ይጠቀም ነበር። ዛሬም የቻይና ምልክቶች በጃፓንኛ ጽሕፈት ደግሞ ይገኛሉ። በቻይና ዙሪያ ሌሎች ተመሳሳይ ጽሕፈቶች ዪ ጽሕፈት፣ ታንጉት ጽሕፈት፤ የናቂ ጽሕፈት ይገኛሉ።"} {"id": "51912", "contents": "አንገልን (ጀርመንኛ፦ Angeln፤ ዳንኛ፦ Angel) በዛሬው ጀርመን አገር ውስጥ አነስተኛ ልሳነ ምድር ሲሆን በትልቁ ዩትላንድ ልሳነ ምድር ላይ ይገኛል። በስሜናዊ ክፍላገር በሽለስቭክ-ሖልሽታይን ውስጥ ተገኝቶ ለዴንማርክ ቀርቧል ማለት ነው። በታሪክ ላይ ይህ መሬት ከ1856 ዓም አስቀድሞ ለረጅም ጊዜ የዴንማርክ አካል ነበር። ከ500 ዓም አካባቢ በፊት የአንግሊ ብሔር መናኸሪያ ነበር። ይህ ብሔር በ500 ዓም አካባቢ ከዚያ ተነሥተው ወደ ብሪታንያ ደሴት ፈለሱ፤ ስማቸውን ቋንቋቸውንም ለኢንግላንድ የሰጡ ሆነዋል። ቋንቋቸውም ጥንታዊ እንግሊዝኛ ሲሆን በዘመናት ላይ በተደራጀበት መጠን የዘመናዊ እንግሊዝኛ ምንጭ ሆነ።"} {"id": "51948", "contents": "ብርሃን እና ሰላም ተጠሪነቱ"} {"id": "52068", "contents": "በጒድጓዱ አጠገብ የሆነች ሳምራዊት በዮሐንስ ወንጌል 4 ስትገኝ ኢየሱስ ማንነቱን የገለጸላት በመሆኗ ትታወሳለች። ኢየሱስም በየቦታው መሲኅ ወይም ክርስቶስ መሆኑን የሚያዋጅ ሳይሆን በፍጹም ረቂቅነትና እና የትሕትና አራያ ሲሆን አብዛኛው ጊዜ ሕዝቡ እንዲገመቱበት ይታገሥ ነበር። ሆኖም አልፎ አልፎ ብቻ ለየዋሕ ሰዎች በተለይም ለደቀ መዛሙርቱ በባለሟልነት ይገልጸው ነበር። ከነዚህም ውስጥ አንዲትዋ በያዕቆብ ጒድጓድ አጠገብ ያገኛኛት ሳምራዊት ሴት ነች። የሳምራውያን ሃይማኖት በኦሪት መጻሕፍት ቢመሠረትም ከአይሁድና በከፊል የተለየ ነበር። 4 በሰማርያም ሊያልፍ ግድ ሆነበት። 5 ስለዚህ ያዕቆብ ለልጁ ለዮሴፍ በሰጠው ስፍራ አጠገብ ወደምትሆን ሲካር ወደምትባል የሰማርያ ከተማ መጣ፤ 6 በዚያም የያዕቆብ ጕድጓድ ነበረ። ኢየሱስም መንገድ ከመሄድ ደክሞ በጕድጓድ አጠገብ እንዲህ ተቀመጠ፤ ጊዜውም ስድስት ሰዓት ያህል ነበረ። 7 ከሰማርያ አንዲት ሴት ውኃ ልትቀዳ መጣች። ኢየሱስም፦ ውኃ አጠጪኝ አላት፤ 8 ደቀ መዛሙርቱ ምግብ ሊገዙ ወደ ከተማ ሄደው ነበርና። 9 ስለዚህ ሳምራዊቲቱ፦ አንተ የይሁዳ ሰው ስትሆን ሳምራዊት ሴት ከምሆን ከእኔ መጠጥ እንዴት ትለምናለህ? አለችው፤ አይሁድ ከሳምራውያን ጋር አይተባበሩም ነበርና። 10 ኢየሱስ መልሶ፦ የእግዚአብሔርን ስጦታና። ውኃ አጠጪኝ የሚልሽ ማን መሆኑንስ ብታውቂ፥ አንቺ ትለምኚው ነበርሽ የሕይወትም ውኃ ይሰጥሽ ነበር አላት። 11 ሴቲቱ፦ ጌታ ሆይ፥ መቅጃ የለህም ጕድጓዱም ጥልቅ ነው፤ እንግዲህ የሕይወት ውኃ ከወዴት ታገኛለህ?"} {"id": "52266", "contents": "ኩታ ብዙ ኤርትራውያን እና ኢትዮጵያውያን ወንዶች ከቺፎን የተሰራ ልብስ ሲለብሱ በተለይም ቤተክርስትያን ሲሄዱ ጭንቅላትና ትከሻቸውን ለመሸፈን የሚጠቀሙበት ልብስ ነው።"} {"id": "52284", "contents": "ሀደሌኤላ አፋር ኢትዮጵያ ኢትዮጵያ አፋር ሀደሌኤላ"} {"id": "52290", "contents": "ጉኑኖ በኢትዮጵያ ወላይታ ውስጥ ያለ ከተማ ነው። ከተማው በወላይታ ዞን የዳሞት ሶሬ ወረዳ የአስተዳደር ዋና ከተማ ሆኖ ያገለግላል። ጉኑኖ የኢትዮጵያ ርዕሰ መዲና ከሆነችው ከአዲስ አበባ በ345 ኪሎ ሜትር እና ከወላይታ ዞን ዋና ከተማ ሶዶ 17 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ ይገኛል። በጉኑኖ አቅራቢያ የሚገኙት ሌሎች ወረዳዎች; በደቡብ በሶዶ ዙሪያ፣ በሰሜን ምዕራብ በቦሎሶ ቦምቤ፣ በምዕራብ በኪንዶ ኮይሻ፣ እና በምስራቅ በቦሎሶ ሶሬ። የጉኑኖ ከተማ በካርታ ላይ የሚገኘው 6°55'21\"ሰሜን 37°38'57\"ምስራቅ ነው። በ2020 ኢትዮጵያ ማዕከላዊ ስታቲስቲክስ ኤጀንሲ ባደረገው ትምቢያ መሰረት የጉኑኖ አጠቃላይ ህዝብ ብዛት 15,700 ነው። ከዚህ ውስጥ 7,963 ወንዶች ሲሆኑ 7,737 ደሞ ሴቶች ናቸው። በዚህ ከተማ ውስጥ ያሉ የሴቶች የመራቢያ ዕድሜ ቡድን ወደ 23.3% ወይም በቁጥር 6,360 ገደማ ነው። በከተማው ውስጥ አንድ ጤና ጣቢያ እና ሶስት የግል ክሊኒኮች ብቻ አሉ። ^ \"የጉኑኖ ከተማ ህዝብ ቁጥር\"."} {"id": "52302", "contents": "ልዑል ፊልጶስ፣ የኤዲንብራ መስፍን (የግሪክ እና የዴንማርክ ልዑል ፊሊፕ፣ በኋላ ፊሊፕ ተራራተን፣ ሰኔ 10 ቀን 1921 - 9 ኤፕሪል 2021) የንግሥት ኤልዛቤት II ባል ነበር። እ.ኤ.አ. እ.ኤ.አ. ፊልጶስ የተወለደው በግሪክ, በግሪክ እና በዴንማርክ ንጉሣዊ ቤተሰቦች ውስጥ ነው; የአስራ ስምንት ወር ልጅ እያለ ቤተሰቡ ከሀገር ተሰደደ። በፈረንሳይ፣ በጀርመን እና በዩናይትድ ኪንግደም ከተማሩ በኋላ በ18 አመቱ በ1939 ሮያል ባህር ኃይልን ተቀላቀለ። በጁላይ 1939፣ ከ13 ዓመቷ ልዕልት ኤልዛቤት፣ ከታላቂቱ ሴት ልጅ እና ከንጉሥ ጆርጅ ስድስተኛ ወራሽ ጋር መጻጻፍ ጀመረ። ፊሊፕ ለመጀመሪያ ጊዜ የተገናኘችው በ1934 ነው። በሁለተኛው የዓለም ጦርነት ወቅት በብሪቲሽ ሜዲትራኒያን እና ፓሲፊክ መርከቦች ውስጥ በልዩነት አገልግሏል። በ1946 የበጋ ወቅት ንጉሱ ኤልዛቤትን እንዲያገባ ፊልጶስን ፈቀደለት። እ.ኤ.አ. በጁላይ 1947 የተሳትፎ መሆናቸው ይፋ ከመደረጉ በፊት ፊሊፕ የግሪክ እና የዴንማርክ ንጉሣዊ ሥዕሎችን እና ዘይቤዎችን ትቶ ፣ የብሪታንያ ርዕሰ ጉዳይ ሆነ እና የእናቱን አያቶቹን Mountbatten ስም ተቀበለ። እ.ኤ.አ. ህዳር 20 ቀን 1947 ኤልዛቤትን አገባ። ከሠርጋቸው በፊት በነበረው ቀን ንጉሱ ፊልጶስን የንጉሣዊ ልዕልና ሥልጣናቸውን ሰጡት። በሠርጋቸው ቀን፣ በተጨማሪ የኤድንበርግ መስፍን፣ የሜሪዮኔት አርል እና ባሮን ግሪንዊች ተፈጠረ። ኤልዛቤት በ1952 ዙፋን ስትይዝ ፊሊፕ የወታደራዊ አገልግሎትን ትቶ የአዛዥነት ማዕረግ ደርሶ ነበር። በ 1957 የእንግሊዝ ልዑል ተፈጠረ."} {"id": "52308", "contents": "በኢትዮጵያ የወይን ምርትን አጀማመር ወደኋላ ስናየው በመጀመሪያው ሺህ ዘመን መጀመሪያ አካባቢ ነው። የታሪክ ጸሃፊው ምሁሩ ሪቻርድ ፓንክረስት የአክሱማውያን ወይን ጠጅ ቀደምት ማጣቀሻዎች በ 4 ኛው ክፍለ ዘመን ገዥ ኢዛና ካቆሙት የድንጋይ ሃውልት ውስጥ በአንዱ እንደሚገኙ ተናግረዋል ። የ አክሱማውያንን የ ወይን ማልማት ጥበብ በአክሱም በ3ኛው መቶ ክፍለ ዘመን የቆመው ታላቁ የአክሱም ሀውልት መሰረት ላይ የተቀረጹ ምስሎችም ይመሰክራሉ። ባህላዊው የማር ወይን ጠጅ ከጥንት ጀምሮ በሰፊው ተወዳጅነት ያገኘ ነበር። የአሁኑ የወይን ማልማት ጥበብ በኢትዮጵያ የተጀመረው በ1956 በአዋሽ ወይን ፋብሪካ በስራ ፈጣሪዎቹ ሙሉጌታ ተስፋኪሮስ እና ራስ መስፍን ስለሺ ነው። እ.ኤ.አ. በ 2014 የአዋሽ ወይን ፋብሪካ 10 ሚሊዮን ጠርሙሶች አመታዊ ምርት ነበረው አብዛኛዎቹ ደሞ በአገር ውስጥ ነበር የተሸጡት። እ.ኤ.አ. በ 2014 የፈረንሳይ መጠጥ ኮርፖሬሽን ካስቴል በኢትዮጵያ ስምጥ ሸለቆ ዝዋይ አቅራቢያ ባለው 120 ሄክታር መሬት ላይ በርካታ የወይን ዝርያዎች ማምረት ጀመረ። እ.ኤ.አ. በ 2013 አመታዊ ምርቱ 3 ሚሊዮን ጠርሙሶች ነበር ከእነዚህም ውስጥ ግማሽ የሚሆኑት በዋናነት ወደ ቻይና ተልከዋል። በስምጥ ሸለቆ ውስጥ ያለው የአየር ንብረት እና የመሬት አቀማመጥ ሁኔታዎች ለወይን ማልማት ተስማሚ ያደርጉታል። አመታዊ የዝናብ መጠን 650 ሚሜ አካባቢ ፣ የሙቀት መጠኑ በአማካይ 25 ዲግሪ ሴልሺየስ በዓመት እና ክልሉ በአሸዋማ አፈር የተሞላ ነው ይህ ደሞ ለወይን ምርት በጣም ተስማሚ ሁኔታዎች ናቸው። በተጨማሪም ኢትዮጵያ ከምድር ወገብ ጋር ባላት ቅርበት ምክንያት በአመት ሁለት ምርት መሰብሰብ ይቻላል። የኢትዮጵያ ደጋማ አካባቢዎች ምዕራባዊ ተዳፋት የሜዲትራኒያን የአየር ንብረት ስላላቸው ለወይን ማብቀል በጣም ምቹ ናቸው። ^ ሀ ለ ሐ \"Ethiopian Wine: the Revival of an Ancient Tradition\"."} {"id": "52314", "contents": "ፈርን እርጥበትና ጥላ ባለበት ቦታ ይኖራሉ። ቅጠል፣ ግንድና ስር አላቸው። እንዲሁም ቤት ለማስዋብ ይጠቅማሉ።"} {"id": "52332", "contents": "ሻንጋይ (/ ʃæŋˈhaɪ/; [19] ቻይንኛ: 上海፣ የሻንጋይ አጠራር [zɑ̃̀.hɛ́] (የድምጽ ተናጋሪ iconlisten)፣ መደበኛ ማንዳሪን አጠራር፡ [ʂâŋ.xài] (የድምጽ ማጉያ አዶሊስተን)) በቀጥታ ከሚተዳደሩ አራት ማዘጋጃ ቤቶች አንዱ ነው። የቻይና ህዝብ ሪፐብሊክ።[ሀ] ከተማዋ በያንግትዝ ወንዝ ደቡባዊ ዳርቻ ላይ ትገኛለች፣ የሁአንግፑ ወንዝ በውስጡ ይፈስሳል። እ.ኤ.አ. በ2020 24.87 ሚሊዮን ህዝብ ያላት ፣ በቻይና ውስጥ በሕዝብ ብዛት ያለው የከተማ አካባቢ ፣ በዓለም ላይ በጣም በሕዝብ የሚኖርባት ከተማ እና በምስራቅ እስያ ውስጥ ካሉት ዋና ከተማዎች የበለጠ የሀገር ውስጥ ምርት ያላት ብቸኛዋ ከተማ ነች። ሻንጋይ የፋይናንስ፣ቢዝነስና ኢኮኖሚክስ፣ምርምር፣ትምህርት፣ሳይንስና ቴክኖሎጂ፣ማኑፋክቸሪንግ፣ቱሪዝም፣ባህልና ማጓጓዣ ማዕከል ሲሆን የሻንጋይ ወደብ ደግሞ የዓለማችን እጅግ የተጨናነቀ የኮንቴይነር ወደብ ነው። በመጀመሪያ የዓሣ ማጥመጃ መንደር እና የገበያ ከተማ ሻንጋይ በ 19 ኛው ክፍለ ዘመን በአገር ውስጥ እና በውጭ ንግድ እና ምቹ የወደብ አቀማመጥ ምክንያት ጠቃሚነት አደገ። ከተማዋ ከመጀመሪያው የኦፒየም ጦርነት በኋላ ለአውሮፓ ንግድ ለመክፈት ከተገደዱ አምስት የስምምነት ወደቦች አንዷ ነበረች። የሻንጋይ ኢንተርናሽናል ሰፈራ እና የፈረንሳይ ኮንሴሽን በመቀጠል ተቋቋሙ። ከተማዋ ያበለፀገች ሲሆን በ1930ዎቹ የእስያ ዋና የንግድ እና የፋይናንስ ማዕከል ሆናለች። በሁለተኛው የሲኖ-ጃፓን ጦርነት ከተማይቱ የሻንጋይ ዋና ጦርነት ቦታ ነበረች። ከጦርነቱ በኋላ በ1949 ኮሚኒስቶች ዋናውን ምድር ከተቆጣጠሩ በኋላ የንግድ ልውውጥ በሌሎች የሶሻሊስት አገሮች ብቻ ተወስኖ የከተማዋ ዓለም አቀፍ ተጽእኖ ቀንሷል። እ.ኤ.አ. በ 1990 ዎቹ ፣ በዴንግ ዚያኦፒንግ ከአስር አመታት በፊት ያካሄዱት የኢኮኖሚ ማሻሻያዎች የከተማዋን በተለይም የፑዶንግ አዲስ አካባቢን መልሶ ማልማት አስከትለዋል ፣ ይህም የገንዘብ እና የውጭ ኢንቨስትመንትን ለመመለስ ይረዳል ። ከተማዋ ከዚያን ጊዜ ጀምሮ የዓለም አቀፍ ንግድ እና ፋይናንስ ማዕከል ሆና ብቅ አለች;"} {"id": "50538", "contents": "፻፷፪ ፤ እንግዲህ እንደ ማርያም አርምሞንና ትዕግሥትን ገንዘብ እናድርግ ማርያምስ የማይቀሙዋትን በጎ ዕድልን መረጠች ብሎ ጌታችን አመስግኑዋታልና ። ፻፷፫ ፤ አሁንም ጸጋን የሰጠ አምላካችን እግዚአብሔርን እንለምነው ጸልዩ ። ፻፷፬ ፤ ድንግል ሆይ ከሚያስብ ሁሉን ከማይዘነጋ ከልጅሽ ዘንድ አሳስቢ ። ፻፷፭ ፤ ድንግል ሆይ በቤተልሔም ካአንቺ የተወለደውን መውለድ በጨርቅ የተጠቀለለውንም አድግና ላህም በብርድ ወራት እስትንፋስን ያሟሟቁትንም አሳስቢ ። ፻፷፮ ፤ ድንግል ሆይ ርጉም በሆነ በሄሮድስ ዘመን ከርሱ ጋራ ካገር ወደ አገር ስትሸሺ ካንቺ ጋራ መሰደዱን አሳስቢ ። ፻፷፯ ፤ ከዐይኖችሽ የፈሰሰውንና በተወደደው ልጅሽ ፊት የወረደውን መሪር ዕንባ አሳስቢ ። ፻፷፰ ፤ ድንግል ሆይ ረኃብና ጥሙን ችግሩንና ኀዘኑን ከርሱ ጋራ የደረሰብሽን ጭንቅ ሁሉ አሳስቢ ። ፻፷፱ ፤ ጥፋትን ያይደለ ይቅርታን አሳስቢ ። ፻፸ ፤ ለጻድቃን ያይደለ ለኃጣን አሳስቢ ለንጹሐን ያይደለ ለተዳደፉት አሳስቢ ። ፻፸፩ ፤ አሁንም አብና ወልድን መንፈስቅዱስንም እናመስግነው ለዘላለሙ አሜን ። ፻፸፪ ፤ አንብሮ እድ ለእናቱ ስለሰጣት ጸጋ ሁሉ በዚች ቅዳሴ ላይ ስላሰለጠናት እግዚአብሔርን እናመሰግነዋለን ። እኛንም በቸርነቱ እንናገር ዘንድ የተዘጋጀን አደረገን ምስጋና ያለው እርሱ ነው ። ጥበበኛም ነው ለዘላለሙ አሜን ። ፻፸፫ ፤ በውስጧ ይህን ቅዳሴ የሚቀድስ ካህን ድንግል ማርያምን የሚቀድስ አይደለም የሚል አገኘሁ እርሱ ይቀደሳል እንጂ የሰሙትም ሁሉ ይከብራሉ ቅድስት ድንግል ማርያም ግን በሰማይም በምድርም ዘውትር የተመሰገነች ናት ። ፻፸፬ ፤ የሚቀበለው የልመናዋ ክብር ፍፁም የሆነ የረድኤትዋ ሀብት ጽንፍ እስከ ጽንፍ የሚመላ የተወደደ የልጅዋ ቸርነት ከሁላችን ጋራ ይሁን ለዘላለሙ አሜን ። ←ወደ ገፅ ፲፰ ወደ ገፅ ፩→"} {"id": "50658", "contents": "ጋኦሉቲቫኒስኪ ኦሊያጂ (በዩክሬንኛ:Голтвянський Олег Миколайович) — የዩክሬን ፖለቲከኛ. ሳአድኢኮፍ ሶጁኒ ከኻርኪው ከዩክሬን. በእ.ኤ.አ. ጳጉሜ ፫ ቀን 3 1980 ተወለደ። ሥራ ላይ ተሰማርቶ ፖለቲከኛ. የዩክሬን ብሔራዊ ሕብረት ፓርቲ መሪ. ^ https://ria.ru/20180924/1529113282.html ^ https://books.google.ru/books?id=JMNwBgAAQBAJ&pg=PT101&lpg=PT101&dq=%D0%BE%D0%BB%D0%B5%D0%B3+%D0%B3%D0%BE%D0%BB%D1%82%D0%B2%D1%8F%D0%BD%D1%81%D0%BA%D0%B8%D0%B9&source=bl&ots=E11BSiOtam&sig=hLrrodBnEmyBT8oTtXolvVl10Jg&hl=ru&sa=X&ei=fTn-VOGVGomiygOVrIHQDg&ved=0CCkQ6AEwAjgK#v=onepage&q=%D0%BE%D0%BB%D0%B5%D0%B3%20%D0%B3%D0%BE%D0%BB%D1%82%D0%B2%D1%8F%D0%BD%D1%81%D0%BA%D0%B8%D0%B9&f=false ^ http://bal.at.ua/news/svobodovcu_shvajke_sozhgli_vnedorozhnik_za_300_tysjach/2013-12-15-1544 ጣቢያው (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "16197", "contents": "ከ1 ኪሎ እስከ 1 ½ ኪሎ የሚመዝን ዶሮ 1 ራስ ቀይ ሽንኩርት 2 የሾርባ ማንኪያ የቲማቲም ጭማቂ 1 የሻይ ማንኪያ የሥጋ ቅመም (ታይም ወይም በሶብላ) 2 የሾርባ ማንኪያ ዘይት 1 የሻይ ማንኪያ ኮምጣጤ 1 የሻይ ማንኪያ ሶያሶስ ½ የሻይ ማንኪያ ቁንዶ በርበሬ ዶሮው ተቆራርጦ (ያለ ቆዳ) በደንብ ከታጠበ በኋላ አጠንፍፎ ትልቅ ድስት ውስጥ መጨመር፤ ሽንኩርት በርዝመቱ ከታትፎ በላዩ ላይ መጣል፤ ጨውና ቅመሙን መነስነስ፤ ያንን የቲማቲም ጭማቂ፣ የዘይት፣ የኮምጣጤና የሶያሶስ ድብልቅ ውስጥ ለአንድ ሰዓት ያህል መዘፍዘፍ፤ እያወጡ በብረት ሽቦ ላይ በከሰል ላይ መጥበስ (እሳት ሳይበዛበት ተስተካክሎ በጥንቃቄ መብሰል አለበት።"} {"id": "16203", "contents": "ግማሽ ኩባያ በቀጭኑ ሆኖ በክብ የተከተፈ ዝኩኒ ግማሽ ኩባያ ቀይ የፈረንጅ ቃሪያ በክብ የተከተፈ ግማሽ ኩባያ ቢጫ የፈረንጅ ቃሪያ በክብ የተከተፈ ግማሽ ኩባያ ዱባ በክብ የተከተፈ ግማሽ ኩባያ በክብ የተከተፈ ቀይ ሽንኩርት 16 ትልልቅ ፍሬ ፍሬሽ መሽሩም 16 ትንንሽ ቲማቲም ግማሽ ኩባያ ኦሊቭ ኦይል (የወይራ ዘይት) ግማሽ ኩባያ ሶያ ሶስ (ቀዩ) ግማሽ ኩባያ የሎሚ ጭማቂ አንድ ትልቅ የነጭ ሽንኩርት ዘለላ የተፈጨ 1. አትክልቶቹን በሙሉ ትልቅ ጎድጓዳ ሳህን ውስጥ መጨመር 2. አነስ ባለ ዕቃ ደግሞ ዘይት፣ ሶያ ሶስ፣ የሎሚ ጭማቂው እና ነጭ ሽንኩርቱን ቀላቅሎ፣ በአትክልቱ ውስጥ መጨመር፤ ከዚያ ሳህኑን ሸፍኖ ለግማሽ ሰዓት ያህል ፍሪጅ ውስጥ በመክተት እንዲዘፈዘፍ ማድረግ፡፡ 3. ከዚያም የግሪል መጥበሻን ካሞቁ በኋላ በዘይት መለቅለቅ፤ አትክልቱን ከተዘፈዘፉበት እያወጡ ከ12 - 15 ደቂቃ መጥበስ ወይም ደግሞ እስከሚበስሉ ድረስ በመጥበሻው ላይ ማቆየት፡፡"} {"id": "16209", "contents": "የዶሮ አሮስቶ (ሮስትድ ቺክን) ለ2 ሰው አስፈላጊ ጥሬ ዕቃዎች - 1 በደንብ የፀዳ ዶሮ (ከ800 ግራም እስከ 1 ኪሎ ግራም የሚመዝን) - ሩብ ሊትር ዘይት - 6 የሾርባ ማንኪያ (100 ሚሊ ሊትር) ቺክን ስቶክ - 10 የሾርባ ማንከያ ብሬድ ሶስ - 1 የሻይ ማንኪያ ጨው - 3 የሾርባ ማንኪያ የደቀቀ ሮዝመሪኖ - 1 የሻይ ማንኪያ ቁንዶ በርበሬ - 1 የሻይ ማንኪያ በርበሬ - 1 የሻይ ማንኪያ ሰናፍጭ (መስታርድ) - 2 የሾርባ ማንኪያ የደቀቀ ነጭ ሽንኩርት አዘገጃጀት 1. ቁንዶ በርበሬ፣ በርበሬ፣ ሮዝመሪኖ፣ ነጭ ሽንኩርት፣ ሰናፍጭና 6 የሾርባ ማንኪያ ዘይት ደባልቆ መለወስ፤ 2. የዶሮውን ውስጣዊና ውጫዊ አካል በተዘጋጀው ዉሁድ እያሹ መቀባት፤ 3. በብረት ምጣድ ወይም በድስት ውስጥ ትንሽ ዘይት አግሎ እያገላበጡ ወርቃማ መልክ እስኪያወጣ መጥበስ፤ 4. ቀሪውን ዘይት የዳቦ መጋገሪያ በትሪ ላይ አግሎ ዶሮውን ላዩ ላይ ማድረግ፤ 5. ዳቦ መጋገሪያ ውስጥ መክተት፤ 6. እያገላበጡ የራሱን መረቅ ከላይ በመጨመር ማብሰል፤ 7. ዶሮውን አውጥቶ ቺክን ስቶኩን በላዩ ጨምሮ በማማሰል ወፈር ብሎ ሲንተከተክ ማውጣት፤ 8. ጨዉንና ቅመሙን አስተካክሎ በጠቅጣቃ ማጥለያ ማጥለል፤ 9. የተዘጋጀውን (ሶስ..ና ብሬድ ሶሱን ለየብቻ በማድረግ የዶሮ አሮስቶውን ለሁለት ከፍሎ ማቅረብ፡፡ (ደብረወርቅ አባተ (ሱ ሼፍ)፤ የውጭ ምግቦች አዘገጃጀት፣ 1993)"} {"id": "16245", "contents": "«የሾህ አክሊል» በዕውቁ ባለቅኔና ደራሲ ሎሬት ፀጋዬ ገብረመድኅን በ፲፱፻፶፪ ዓ.ም. የተደረሰ ተውኔት ሲሆን በመኳንንት ቤት ያደገ አንድ ወጣት የመኳንንት ሴት ልጅ ለትዳር መፈለጉንና እሱ ግን አቻ ቤተሰብ ባለመሆኑ ለጋብቻው ብቁ ሳይሆን እንደቀረ ያሳያል። ይኸውም አንድ ሰው ማንነቱ የሚረጋገጠው በእሱ በራሱ ሳይሆን በቤተሰቡና በወገኑ እንደነበር የሚያመለክት ነው። ናሽናል ቢብሊዮግራፊ ቡድን፣ መዝገበ ህትመት ዳሰሳ፣ ቅፅ 25፣ ቁጥር 5፣ 2000 ዓ.ም.፣ ገፅ 16"} {"id": "16257", "contents": "ስላንቺ የኢትዮጵያ አስቂኝ የፍቅር ፊልም ነው። ፊልሙ በኢትዮጵያ ሲኒማ ቤቶች ረዥም ጊዜ የቆየ ሲሆን በህዝብ ዘንድ ከፍተኛ ተቀባይነትን አግኝቷል። በ4ኛው የኢትዮጵያ ዓለም አቀፍ የፊልም ፌስቲቫል 3 ሽልማቶችን ያገኘ ሲሆን በኒው ዮርክ ዓለም አቀፍ የፊልም ፌስቲቫል ላይም በተመሳሳይ ምርጥ ዓለም አቀፍ አስቂኝ የፍቅር ፊልም ተብሎ ተሸልሟል።"} {"id": "16263", "contents": "አስከሬኑ የኢትዮጵያ ፊልም ነው። ፊልሙ በኢትዮጵያ ሲኒማ ቤቶች ረዥም ጊዜ የቆየ ሲሆን በህዝብ ዘንድ ከፍተኛ ተቀባይነትን አግኝቷል። ሐበሻ ፊልም"} {"id": "16269", "contents": "ማግስት የኢትዮጵያ ፊልም ነው። ፊልሙ በሀገሪቱ ሲኒማ ቤቶች ረዥም ጊዜ የቆየ ሲሆን በህዝብ ዘንድ ከፍተኛ ተቀባይነትን አግኝቷል።"} {"id": "16281", "contents": "አስርቱ ቀናት የኢትዮጵያ ፊልም ነው። ፊልሙ በሀገሪቱ ሲኒማ ቤቶች ረዥም ጊዜ የቆየ ሲሆን በህዝብ ዘንድ ከፍተኛ ተቀባይነትን አግኝቷል።"} {"id": "15825", "contents": "እዚህ ገጽ ላይ ከልዩ ልዩ ምንጮች የተገኙ ኢትዮጵያን የሚመለከቱ ታሪካዊ ሰነዶች በፎቶግራፍ መልክ እየቀረቡ፣ ለአንባብያን ቀጥታ መረጃ በመሆን ያገለግላሉ። 22000 አማራዎች ከቤንች ማጅ ዞን ለቀው እንድወጡ የታዘዘበት ሰነድ የየ፷ዎቹ መኮንኖች ግድያ ውሳኔ የጣሊያኖች ፕሮፓጋንዳ ስለጣና ሐይቅ ልማት የተጻፈ የብላቴን ጌታ ኅሩይ ደብዳቤ በ፲፰፻፹፱ ዓ/ም ከብሪታንያ ጋር የተፈጸመ ውል በ፲፰፻፺፬ ዓ/ም ከብሪታንያ እና ከኢጣልያ ጋር የተፈጸሙ የድንበር ውሎች እቴጌ ጣይቱ ለዴር ሡልጣን አባቶች አጼ ምኒልክ ወደ ሮማ ጳጳስ - ገጽ ፩ አጼ ምኒልክ ወደ ሮማ ጳጳስ - ገጽ ፪ አጼ ምኒልክ ወደ ሮማ ጳጳስ - ገጽ ፫ አጼ ምኒልክ ለዴር ሡልጣን አባቶች አጼ ምኒልክ ሦሥቱ ኃያላን መንግሥታት ስለተፈራረሙት ውል የምድር ባቡር ሥራ ውል ስለባርያ ንግድ በ፲፰፻፸፮ ዓ.ም የተፈረመ ውል http://www.nale.gov.et/national_archive.html The National Archives, Kew, Richmond, Surrey, TW9 4DU. አባ ማቴዎስ ፣ \"ደብረ ሥልጣን በኢየሩሳሌም\" ፣ ፲፱፻፹፰ ዓ/ም"} {"id": "11637", "contents": "ሰባት ቤት ከጉራጌ ቋንቋዎች መካከል ይመደባል። በሰባት ቤት ውስጥ ያሉት ቋንቋዎች፦ ቸሃ ኧዣ ምወሕር ጉራ ጐማረ እነሞር ግየታ ናቸው። (ይህ ስለ ብሔር ወይም ሕዝብ የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) ሰባትቤት የኢትዮጵያ ብሔር ነው።"} {"id": "9285", "contents": "ብር (ETB) ኢትዮጵያ በዓለም ገበያ የምትጠቀምበት ሕጋዊ ገንዘብ ነው። 1 ብር ለ100 ሳንቲም እኩል ነው።50 ሺ ብር በ1933 ታትሞ የነበረው የኢትዮጵያ 2 ብር በ1932 ታትሞ የነበርው የኢትዮጵያ 100 ብር በ1961 ታትሞ የነበረው የኢትዮጵያ 1 ብር በ1966 ታትሞ የነበረው የቆቃ ግድብን የሚያሳየው የኢትዮጵያ 50 ብር በ 1966 ታትሞ የነበረው የምጽዋን ወደብ የሚያሳየው የኢትዮጵያ 1 ብር አንድ ብር ላይ ያለው እረኛ ፎቶ። ጎጃም ውስጥ በ1957 አ.ም ከተነሳ ፎቶ የተወሰደ Ethiopan Birr.jpg ብር Birr.JPG ብር ብር (ብረታብረት) የኢትዮጵያ ብር (እንግሊዝኛ) (ጀርመንኛ)"} {"id": "15993", "contents": "ስትወልድ የምትበላውን በርግዝናዋ ጨረስችው የአማርኛ ምሳሌ ነው። ትዕግስት የሌላትን ሴት ያሳያል"} {"id": "14631", "contents": "በ፲፱፻፳፰ ዓ/ም ላይ በልዑል ራስ ካሣ ኃይሉ አማላጅነት የሰባት ቀን አድቬንቲስት ሚሲዮኖች በደብረ ታቦር ከተማ ሆስፒታል እንዲሠሩ ተፈቀደ። ይህም ከኢትዮጵያ መንግሥት ሰፊ መሬትና ፴ሺ ማሪያ ጠሬዛ ጠገራ ብር የፈጀ ሥራ ነበር። ልዑል ራስ ካሣም ለድሃ ታካሚወች የሚውል ህንጻ በሆስፒታሉ ግቢ እንዲሠራ ከራሳቸው ፲ሺ ማሪያ ጠሬዛ ጠገራ ብር በእርዳታ ሰጡ። የስዊድኑ ጉድሙንድሰን ከአዲስ አበባ ደብረታቦር አስፈላጊ እቃወችን ጭኖ በገበያ ቀን ደረሰ። የከተማይቱ አስተዳዳሪ ደጃዝማች ወንድወሰን ካሣ ለሚስዮኑ ጉድሙንድሰን በአውሮጳውያን የምግብ አይነት የተዘጋጀ እራት ግብዣ አደረጉ። ጉድመንድሰን የሆስፒታሉን ሥራ ለ፪ ዓመት በኃላፊነት ተቆጣጥሮ ፯ ህንጻወችን አቆመ። ለዚህ ስራ ፹፰ አህዮች፣ ፵፭ በቅሎዎች፣ ፬ ግመሎች እቃ ለማመላለስ ሲጠቅሙ ከአካባቢው ኖራን ( lime) ለማምጣት ፰ ቀን ወስዶ ነበር። በዚህ ወቅት አዲስ አበባ በቴሌግራም ለመገናኘት ፵ ቀናት ይወስድ ነበር፣ መልዕክተኛ ደግሞ ፬ ሳምንት። ኤሪክ ፓልም የተሰኘ ሚስዮናዊ ከህንጻው መጠናቀቅ በኋላ የሚስዮኑ አላፊ ሆኖ አገለገለ። ለዚህ ሆስፒታል መሠራት አነሳሽንተን ወስደው አስተዋጽዖ ያደረጉ ጉድሙንድሰን፣ ዶክተር አንደርሰን፣ ቄስ ስትራህል እና የገንዘብ ኃላፊው ፔደርሰን ነበሩ። ^ G Gudmundsen, Fjorton år .., Sthlm 1936 p 161-169"} {"id": "14655", "contents": "ይህ ካርታ የቬኒስ፣ ጣሊያን መነክሴ የነበረው ፍራ ማውሮ በ1459 አዘጋጅቶት ከነበረው የፍራ ማውሮ ዓለም ካርታ የተወሰደ ነው። ካርታው ደቡብን ወደላይ ሰሜንን ወደታች ዘቅዝቆ ስለሆነ የሳለው ለመረዳት አስቸጋሪ ሊሆን ይችላል። ሞቃዲሾንና የሶማሊያን ጠረፍ በመመልከት የአፍሪቃ ቀንድን በውል ማስተዋል ችላል። ካርታው ላይ diab የተሰኘው ሶማሊያ ሊሆን እንዲችል ሞቃዲሾን ማስተዋል ይረዳል። የኢትዮጵያ ካርታ 1459 በዝርዝር ላይ ይህ ካርታ በበለጠ ዝርዝር ቀርቧል። ስለካርታው ትችትና ቁምነገር፡- ካርታው ላይ Xegiba የሚለው አረቦች ለZanzibar የሚጠቀሙበት ስምን ነበር። Chelue እንዲሁ ለKilwa እና Maabase ለMombasa (ሞምባሳ፣ ኬኒያ) ነው። ካርታው ላይ Mareb እና Tagas ወንዞች መረብ እና ተከዜ ወንዞችን የሚያመላክቱ ናቸው። Mana, Lare እና Abavi በእንግሊዝኛው Mareb(መረብ), Takkazye(ተከዜ), Menna(መና), Tellare(አጥባራ) እና Abbai (አባይ) ናቸው። * Xebi and Avasi የሚሉት የደቡብ ኢትዮጵያን ወንዞች ግቤ እና አዋሽ ወንዝን ያመላክታሉ። Zebe የሚያመላክተው Webi Shebeli (ዋቢ ሸበሌ) ነው። ናይል (አባይ) ከጣና ሃይቅ ይነሳል። ይህ አካባቢ Fountain of Genet (የገነት ፏፏቴ) ይለዋል። በዚህ ስም ይህ አክባቢ እስከ 18ኛው ክፍለ ዘመን መገባደጃ ይታወቅ ነበር። በዚህ በጥንት ዘመን እኒህን በጣም ትክክል መረጃወችን የያዘው የጣሊያኑ ካርታ ይህን መረጃ ያገኘው ወደ ጣሊያኑ ፍሎረንስ ከተላከው የኢትዮጵያ ሚሲዮን (1441) እንደሆነ ግምት አለ። ካርታው ላይ እንደሰፈረው በ1430 የኢትዮጵያው ንጉስ (ቀዳማዊ አምደ ጽዮን ) የdiabን እጅግ ለም የሆነ አገር እንደተቆጣጠረ ይናገራል። ተመራማሪወች ይህ ቦታ የሶማሊያ ባህረ ሰላጤን ያመላክታል ይላሉ። ከጣና ሃይቅ አጠገብ የምናየው Ciebel gamar ሲተረጎም mountain of the moon ማለት ነው። የናይል ወንዝ መነሻ መሆኑ ነው። ለምድር ወገብ የተሰጠው ስያሜ Equator የመጣው ከዚህ ተራራ ስም ነው። ፍራ ማዉሮ ሲጽፍ «የአገሩ ሰወች በራሳቸው እጅ ከተማቸውን፣ ወንዛቸውንና ተራሮቻቸውን ከነስማቸው እንዲስሉልኝ አደረኩ። ነገር ግን ከብዛታቸው የተነሳ ሁሉንም ልመዘግብ አልቻልኩም ምክንያቱም ቦታ አይበቃም» ።"} {"id": "16353", "contents": "ሺ አውል ከሚሞት ሺ ይሙት የአማርኛ ምሳሌ ነው። የመሪን ዋጋ የሚያሳይ"} {"id": "16359", "contents": "ሺ ቢታለቡ ከገሌ አላልፍም አለች ድመት የአማርኛ ምሳሌ ነው። የባይተዋርነት ወይም የሌሎች መትረፍረፍ ለግለሰቡ ብዙ ለውጥ የማያመጣ ሆኖ ሲገኝ የሚነገር።"} {"id": "16089", "contents": "ዱሙዚድ (ሱመርኛ፦ ዱሙ፣ «ልጅ» + ዚ(ድ)፣ «ታማኝ») ልዩ ልዩ ፍች አለው፦ ዱሙዚድ እረኛው፤ በሱመር አፈ ታሪክ ዘንድ፣ ከማየ አይኅ በፊት የነገሠ የባድ-ቲቢራ ንጉሥ፤ ዱሙዚድ፣ አሣ አጥማጁ፣ የኡሩክ ንጉሥ፤ ከሉጋልባንዳ ቀጥሎና ከጊልጋመሽ በፊት የነገሠ፤ ተሙዝ፣ የባቢሎን አረመኔነት ጣኦት፤ ከሱመር ንጉሥ ዱሙዚድ ትዝታ የወረደ።"} {"id": "11823", "contents": "ጥቅምት ፳፱ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፶፱ነኛው እና የመፀው ፴፬ተኛው ዕለት ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፫፻፯ ቀናት ሲቀሩ፣ በዘመነ ዮሐንስ፤ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፫፻፮ ቀናት ይቀራሉ። ፲፰፻፹፪ ዓ.ም. - በአሜሪካ ሰሜን ምዕራብ የሚገኘውና ስሙ ከስፓኝኛ ቋንቋ ሞንታኛ (ተራራ) የመጣው ሞንታና የተባለው ክልል የአሜሪካ ሕብረትን በመቀላቀል አርባ አንደኛው ክፍለ ግዛት ሆነ። ፲፱፻፲፮ ዓ.ም. - በጀርመን ከተማ በሚዩኒክ የቢራ አዳራሽ ውስጥ የወደፊቱ መሪና የናዚ ቡድን ሊቀ መንበር አዶልፍ ሂትለር ውጤቱ ያልተሳካ የመፈንቅለ መንግሥት ሙከራውን አንቀሳቀሰ። ፲፱፻፴፮ ዓ/ም - በዋሺንግቶን የኢትዮጵያ ሌጋሲዮን ተከፈተ። የመጀመሪያው መላክተኛ ብላታ ኤፍሬም ተወልደመድኅን ነበሩ። ፲፱፻፶፫ ዓ.ም. - በአሜሪካ የፕሬዚደንታዊ ውድድር በጊዜው ምክትል ፕሬዚደንት የነበሩትን ሪቻርድ ኒክሰንን በማሸነፍ ጆን ፊትዝጄራልድ ኬኔዲ የአገሪቱ ሠላሳ አምስተኛው ፕሬዚደንት ሆነው ተመረጡ። ፲፱፻፶፰ ዓ.ም. - በብሪታንያ የሞት ቅጣትን የሚሽር ሕግ በአገሪቷ ንግሥት ስምምነትና ፊርማ ተደነገገ። ፲፱፻፷፬ ዓ/ም - የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት መንግሥት የአድአን አካባቢ በዘመናዊ ግብርና ለማልማት የሚያስችል፣ በ፵ ዓመት የሚከፈል የሦስት ተሩብ ሚሊዮን ብር (E$3.25 million) ብድር ውል ከአሜሪካ መንግሥት ጋር ተፈራረመ። (እንግሊዝኛ) P.R.O., FCO 31/1118 - ETHIOPIA: ANNUAL REVIEW FOR 1971 (እንግሊዝኛ) http://www.nytimes.com/learning/general/onthisday/20081105.html"} {"id": "11841", "contents": "እዤን ደላክሯ (በ ፈረንሳይኛ ፡ Eugène Delacroix) (ሚያዝያ 20 ቀን 1790 - መስከረም 03 ቀን 1856) ፈረንሳዊ ሠዓሊ ነበሩ።"} {"id": "16425", "contents": "ምስራቅ ሐረርጌ ዞን በኦሮሚያ ክልል ከሚገኙ 12 ዞኖች አንዱ ነው። አለማያ ባቢሌ ፉኛን ቢራ (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "16431", "contents": "ክፍያ ከገዥ ወይም ተጠቃሚ ለአምጭው ወይም ለአገልግሎት ሰጭው የሚሠጥ ተመጣጣኝ የገንዘብ ወይም የዓይነት ክፍያ ነው።"} {"id": "16437", "contents": "የዓይነት ክፍያ በአንድ ግብይት ውስጥ ለሸቀጥ (አሰፈላጊ እቃ) ና አገልግሎት መግዢያ እንዲሁም እዳ መክፈያ የሚሆን ከገንዘብ ውጭ ያለ ክፍያ ነው።"} {"id": "16449", "contents": "ተዘራ ኃይለ ሚካኤል ዝነኛ ኢትዮጵያዊ ዘፋኝ ነው። ተዘራ ኃይለ ሚካኤል በ፲፱፻፴ ዓ.ም. በሸዋ ክፍለ ሀገር በየረርና ከረዮ አውራጃ ደብረ ዘይት ከተማ ልዩ ስሙ ሆራ በተባለው ሥፍራ ተወለደ። ተዘራ በወላጅ አባቱ የሥራ ፀባይ የተነሳ ባሌንና ወለጋን ገና ሕፃን ሳለ ረግጧቸዋል። በ፲፱፻፴፰ ዓ.ም. ወደ አዲስ አበባ መጥቶ በዳግማዊ ምኒልክ ትምህርት ቤት እስከ 9ኛ ክፍል ድረስ ተማረ። ከድምፃዊነቱ ባሻገር በጊታር ጨዋታ የተካነ ነው። በተጨማሪም የዜማና የግጥም ድርሰት ዕጣ ክፍሉ ናቸው። ተዘራ በአብዛኛው የሚታወቀው በቁመቱ ነው። ከሚጫወትበት የጊታር መሣሪያ ከፍ የሚለው በጥቂቱ ነው። ተዘራ በረጅም ዘመን ቆይታው ከተጫወታቸው አያሌ ዘፈኖች ውስጥ «እኔ ነኝ ተዘራ» እና «ማን ይሆን ተርጓሚ» የተሰኙት ዜማዎቹ በሕዝቡ ዘንድ እንዲታወቅ አድርገውታል። ናሽናል ቢብሊዮግራፊ ቡድን፣ የአንጋፋ አርቲስቶች መዝገበ የሕይወት ታሪክ፣ መጋቢት ፳፻፣ ገጽ 9-10 (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "2487", "contents": "1935 አመተ ምኅረት መስከረም 2 ቀን - በ2ኛ አለማዊ ጦርነት የጓደኞች ወታደርና 1,800 የጣልያ እስረኞች ተሸክማ ላኮኒያ የምትባል መርከብ አፍሪካን ስትቀርብ በጀርመኖች ተተኩሳ ሰጠመች። ነሐሴ 28 ቀን - ኢጣልያ በጓደኞቹ ሃያላት ተወረረች። ጳጉሜ 3 ቀን - የአሜሪካ ጄኔራል አይዘንሃወር የኢጣልያ እጅ መስጠት አዋጀ። እስከ ታኅሣሥ 22 ቀን 1935 ድረስ = 1942 እ.ኤ.አ. ከታኅሣሥ 23 ቀን 1935 ጀምሮ = 1943 እ.ኤ.አ."} {"id": "11937", "contents": "ፍራንስዋ ሚቴራን (1973-1988) (በ ፈረንሳይኛ ፡ François Mitterrand) 21ኛ የፈረንሣይ ፕሬዚዳንት ነበሩ።"} {"id": "9999", "contents": "ተስፈዬ ገብረአብ የበርካታ መፅሀፍት ደራሲ ነው።ሆኖም ግን ከብዙሀኑ የአማርኛ አንባቢ ጋር በስፋት ያስተዋወቀው ማስታወሻዎቹ ናቸው፤ እነሱም የጋዜጠኛው፣ የደራሲው እና የስደተኛው ማስታወሻ የተሰኙ ትረካዎቹ ናቸው። ያልተመለሰው ባቡር እና የቢሾፍቱ ቆሪጦች እነዚህ ሁለት መፅሃፍትን እራሱ ተስፋዬ ገብረአብ፣ ችሎታዬን ያገየሁባቸው የሚላቸው ስራዎቹ ናቸው። ምንም እንኳ በአንዳንድ ሃያሲያን ለመተቸት ቢበቃም። የቡርቃ ዝምታ የቡርቃ ዝምታ በ1992 ዓም የታተመ መፅሀፍ ነው። መፅሀፉን ብዙዎች ጠብ አጫሪ ነው ብለው ቢተቹትም በቅን ልቦና ከተነበበ ግን አስተማሪና ታላቅ እውቀት አስጨባጭ እነደሆነ ይነገርለታል። ማስታወሻዎች ማስታወሻ በሚል ርዐስ ያሳተማቸው 3 መፅሀፍት ሲሆኑ፤ እነሱም የጋዜጠኛው ማስታወሻ (2000) ፣ የደራሲው ማስታወሻ (2000) እና የስደተኛው ማስታወሻ (2006) ናቸው። በነዚህ 3 መፅሀፍት የተበታተኑ ፅሁፎችና መረጃዎችን አንድ ወጥ በሆነ የጋራ ጉዳይ ዙሪያ ማስተሳሰር ችሏል። ፅሁፊቹ አብዛኛው ትኩረታቸው በጊዜው ፓለቲካ ቢሆንም ፣ የፃፈበት ስነፅሁፋዊ ክህሎት ግን ከተለመዱት ፓለቲካዊ ፅሁፎች አብዝቶ የተለየ ነው። በመንግስት ስልጣን ላይ ስላሳለፈው ህይወትም ያወጋናል። ከስራም አልፎ በማህበራዊ ጉዳዮችና በልጅነት የደብረዘይት አስተዳደጉ ዙሪያም ሰፋ ያሉ ወጎች ታጭቀዋል። ከዛም አልፎ ከመንግስት ሀላፊዎች በደረሰበት ጫና ሀገሩን ለመልቀቅ በተገደደበት ሁኔታ ላይ ሳለ ፤ከኬንያ አስከ ደቡብ አፍሪካ ከዛም አሜርካ እና በተለያዩ የአውሮፓ ሀገሮች ስላሳለፈው የስደተኝነት ህይወት ቀልብን በሚስብ መልኩ ፅፏል። ያሳተማቸው መፅሃፍት ያልተመለሰው ባቡር የቡርቃ ዝምታ የቢሾፍቱ ቆሪጦች ☞ ተራሮችን ያንቀጠቀጠ ትውልድ( 3 ቅፆች በጋራ) ☞ እፍታ ( 5 ቅፆች በጋራ) ☞ የጋዜጠኛው ማስታወሻ ☞ የደራሲው ማሰታወሻ ☞ የስደተኛው ማስታወሻ (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "10041", "contents": "ኤችአይቪ ቫይረስ ያለባት እናት የኤችአይቪ መድሃኒት መውሰድ ተገቢ የሚሆንበት ምክንያት (mother-to-child transmission) በፅንስ ጊዜ ኤችአይቪ ቫይረስ ከእናት ወደ ልጅ እንዳይተላለፍ ለመከላከል ነው። ኤችአይቪ ከአናት ወደልጅ አንዳይተላለፍ የሚወሰዱ የሕክምና የመዳኒት አይነቶች በዝርዝር ከታች ተገልፃል። አንድ እናት እርጉዝ ከሆነች ወይም ለማርገዝ የምታስብ ከሆነ የራስዋንና የልጅዋን ጤና ለመጠበቅ ስትል የኤችአይቪ መዳኒት መውሰድ ጥቅሙን እና ጉዳቱን መረዳት ይኖርባታል። አንዳንድ የፀረ-ኤችአይቪ መዳኒቶች እንደ ሳስቲቫ (such as Sustiva) አይነት በፍጹም መወሰድ የለበትም ምክንያቱም በፅንስ ጊዜ የተበላሽ ፅንስ ስለሚፈጠር በተለይ በመጀመሪያ እርግዝና አካባቢ ከተውሰደ በጣም እደገኛ ነው። አንድ እናት ከማረገዝዋ በፊትም ሆነ በእርግዝናዋ ጊዜ ከዶክተርዋ ጋር በቅርብ በመነጋገር ለእናትና ለልጅዋ ተስማሚ የሆነውን መድሐኒት አብረው መወሰን ይኖርባቸዋል። ነፍስጡር እናት ከምትወስዳቸው የኤችአይቪ መድሃኒት ውስጥ AZT ሶስቱ ክፍሎች (three-part AZT (also known as Retrovir, zidovudine, or ZDV) መኖር የገባል ኤችአይቪ ቫይረስ ከናት ወደ ልጅ እንዳይተላለፍ በጣም ትልቅ አስተዋጾኦ የሚያደርግ መዳኒት ነው። የኤችአይቪ መድሐኒት በመውስድ ላይ የምትገኝ እናት ከዶክተርዋ ጋር ካለማቁዋረጥ በመነጋገር ጥቅሙንና ጉዳቱን በመረዳት መዳኒቱን በትክክል በመውሰድ የመዳኒቱን መጠን በትክክል አስተካክሎ መውሰድ ጠቃሚ ነው። ከታች የተዘረዘሩት መዳኒቶች በነፍስጡር እናት መወሰድ የሌለባቸው ናቸው፦ · Hivid® (Zalcitabine) · Rescriptor® (Delavirdine) mg · Efavirenz (Sustiva®) · D4T (Zerit®) for pregnant women who havenot used any HIV drugs before · Combination of ddI and d4T (Videx® and Zerit®) · Oral liquid of amprenavir (Agenerase®) · Hydroxyurea (anticancer drug) during the first semester ኤችአይቪ ያለባት እናት ከውሊድ በሃላ ሕጻኑን ማጣባት እንደሌለባት መከንዝብ አለባት ኤችአይቪ ቫይረስ ከናት ወደልጅ በእናት ጡት አማካኘነት ሊተላለፈ ይችላል። http://www.abeshacare.org/pregnantandHIV.html አበሻ ኬር የበጎ አድራጎት ድርጅት"} {"id": "10059", "contents": "ዘዉዱ ጌታቸው (አዲስ አበባ 1952 -አዲስ አበባ ታኅሣሥ 18 ቀን 1997 ዓ.ም)፣ ኤች.አይ.ቪ|ኤድስን በሚመለከት ፀጥታና ዝምታ በሰፈነበት ወቅት ራሱ ከቫይረሱ ጋር እንደሚኖር ይፋ በማዉጣት «ትውልድ ይዳን በእኛ ይብቃ» ! ብሎ ኤች.አይ.ቪ|ኤድስን ለመዋጋት የተነሳ ኢትዮጵያዊ ጀግና ነበረ። ዘውዱ ጌታቸው የአንደኛ ደረጃ ትምህርቱን በመስፍን ሀረር ትምህርት ቤት ፤ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርቱን ደግሞ በተፈሪ መኰንን ትምህርት ቤት ተምሮ ካጠናቀቀ በኋላ በአዲስ አበባ ዮኒቨርሲቲ ቴክኖሎጂ ፋክልቲ በመግባት የከፍተኛ ደረጃ ትምህርቱንም አጠናቋል። በአሰላ አጠቃላይ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በመምህርነት እንዲሁም በዚላ፥ በበርታ፥ በሱርና፥ በሶጀት ኮንስትራክሽን ድርጅቶች በመካኒክነት ሠርቷል። «እኔ ከቫይረሱ ጋር የምኖር ነኝ።» በማለት የኢትዮጵያ ሕዝብን በአደባባይ ለማስተማር መውጣት እጅግ በጣም ጥቂት ቆራጦች ብቻ የሚደፍሩት ተግባር በነበረበት ጊዜ ብቅ ብሎ ለአገር የሚጠቅም ታላቅ ተግባር ሲያከናውን የቆየ ሰው ነበረ። ዘውዱ በኢትዮጵያ የመጀመሪያ የሆነውን ከቫይረሱ ጋር የሚኖሩ ሰዎች ማህበር «ተስፋ ጎህ ኢትዮጵያን» በ1990 ዓ.ም. ከአሥር ጓደኞቹ ጋር በመመስረት ከቫይረሱ ጋር የሚኖሩ ወገኖች መብታቸውን ለማስከበር እንዲታገሉ ከማሰባሰቡም በላይ ኤች.አይ.ቪ|ኤድስን ለመከላከልና ለመቆጣጠር በሚደረገው ትግል ውስጥ ጉልህ አስተዋፅኦ አድርጓል። ራሱ ከቫይረሱ ጋር እንደሚኖር ይፋ አውጥቶ በማሳወቁ ምክንያት ይደርስበት የነበረውን አድልኦና ማግለል በቆራጥነት በመፋለም ዛሬ ኤች.አይ.ቪ|ኤድስን በሚመለከት ኢትዮጵያ ውስጥ ለተገኙ አዎንታዊ ለውጦች ከፍ ያለ ድርሻ አበርክቷል። ዘውዱ ጌታቸው በአገርና በአለም አቀፍ ደረጃ ተስፋ ጎህን በመወከል የኤች.አይ.ቪ|ኤድስ ችግር በአገራችን እያደረሰ ያለውን እዉነታ በመናገርና ለበሽታዉ መንግስት ትኩረት እንዲሰጥ ጥሯል። በተጨማሪም «ተስፋ ብርሃን በኤድስ ወላጅ አልባ ሕፃናትና ወጣቶች ማህበር»ንም በመመስረት ኤች.አይ.ቪ|ኤድስን የሚያስከትለውን ሰብዓዊና ማህበራዊ ቀውስ በመታገል አያሌ ታዳጊዎችን ከመበተን አድኗል። ከ1996 ዓ.ም ጀምሮ በኤች.አይ.ቪ ምክንያት በስራ ቦታ የሚደርሰውን አድልኦና ማግለል ይበልጥ ለመታገል ወደ ማህበር ለመምጣት ያልደፈሩትን ወገኖች በስልክና በሌሎች የመገናኛ አውታሮች የምክር አገልግሎት ለመስጠትና ከኤች.አይ.ቪ|ኤድስ ጋር የሚኖሩ ወገኖች ሰብአዊ መብት እንዲከበር ይበልጥ ለመታገል «አዲስ ምዕራፍ» የተባለ ድርጅት አቋቁሟል። እስከ ሕልፈተ ሕይወቱ ድረስ ሠርቷል። ዘውዱ ጌታቸው ባደረበት ሕመም ምክንያት በተለያዩ ሆስፒታሎች በሕክምና ሲረዳ ቆይቶ በተወለደ በ45 ዓመቱ ታህሣሥ 18 ቀን 1997 ዓ.ም. ከዚህ አለም በሞት ተለይቱዋል።"} {"id": "10089", "contents": "አራም ሴም (ዕብራይስጥ፦ אֲרָם) በመጽሐፍ ቅዱስ ኦሪት ዘፍጥረት (ምዕ. 10) መሠረት የኖህ ልጅ ሴም ከወለዱት ልጆች አንድ ሲሆን የዑፅ፣ ሁል፣ ጌቴርና ሞሶሕ አባት ይባላል። በጥንቱ ታሪክ ጸሐፊዎች ዘንድ፣ ይህ አራም የስሜን መስጴጦምያና የሶርያ ሕዝብ የአራማውያን አባት ነበር። በኤብላ ጽላቶች ላይ (2300-2100 ዓክልበ. ግድም) «አራሙ» እና «አርሚ» የሚሉ ስያሜዎች ይገኛሉ፤ «አርሚ» የሐላብ (አሌፖ) ስም ነበር። በ2034 ዓክልበ. ያሕል በአካድ ንጉሥ ናራም-ሲን በስሜን ተራሮች በተደረገው ዘመቻ «የአራም አለቃ ዱቡል» እንደማረከው ይመዘገባል። የአራም ሕዝብ ወይም አገር ደግሞ በማሪ ጽላቶች (1900 ዓክልበ. ግድም) እና በኡጋሪት ጽላቶች (1300 ዓክልበ. ግድም) ታይተዋል። ሆኖም እነዚህ ስያሜዎች ትርጉሞች ለሊቃውንት ክርክር ሆነዋል፤ የአራም ሕዝብ መኖሩ ከ1100 ዓክልበ. ጀምሮ በእርግጥ ይታወቃል። በመጽሐፈ ኩፋሌ (9፡19) መሠረት፣ የኖህ ልጆች ምድሪቱን ሲያከፋፈሉ የአራም ልጆች የወረሱት ርስት ከኤፍራጥስና ከጤግሮስ ወንዞች መካከል ያለው አገር ሁሉ ያጠቅልል ነበር። ይሁንና በታሪካዊው ዘመን አራማውያን በተለይ በዚያ አቅራቢያ ስሜን ሠፍረው ነበር። በብሉይ ኪዳን የተጠቀሰው ካራንንም ከተማ የጠቀለለው ሀገር «አራም-ናሐራይን» (የሁለት ወንዞች አራም) እንዲሁም በአካባቢው የተገኙት አራም-ደማስቆና አራም-ረሆብ በአራም ልጆች እንደ ተመሰረቱ ይታመናል። ደግሞ የሴም ልጅ አራም በማንዳያውያን ሃይማኖት እንደ ነቢይ ሆኖ ይከብራል። ^ Year-Names for Naram-Sin"} {"id": "12333", "contents": "አበጋዝ ክብረወርቅ ሺዎታ በኢትዮጵያ ውስጥ አሉ ከሚባሉ ሙዚቃ አቀናባሪዎችና ኪቦርድ ተጫዋጮች አንዱ ነው። {ብዙ ዘመናዊ የሙዚቃ ስራወችን ሰርቷል። አበጋዝ_ክብረወርቅ_ሺኦታ የሙዚቃው ኢንጅነር . ሙዚቃ ፕሮዲውሰር፣ አቀናባሪ፣ መምህር እንዲሁም ሙዚቀኛ አበጋዝ ክብረ ወርቅ ሺኦታ ;የሙዚቃ አቀናባሪዎች አንድን ግጥምና ዜማ አቀናብረው፣ ለጆሮ ለየት የሚሉና ልብን የሚማርኩ፣ ሰዎችን በተመስጦ ወደ ሌላ ቦታ የሚወስዱ ዘፈኖችን መፍጠር ይችላሉ፡፡ ለሙዚቃ ፕሮዲውሰር፣ አቀናባሪ፣ መምህር እንዲሁም ሙዚቀኛ አበጋዝ ክብረ ወርቅ ሺኦታ እውነተኛ ሙዚቃ ጆሮን ኮርኩሮ ልብን የሚመስጥ እንዲሁም የነፍስ ምግብ የሚሆን ነው፡፡ ዘመን ከማይሽራቸው ዜማዎች ጀርባ ያለው አበጋዝ ነው፡፡ በሙዚቃው የተለያየ ትውልድን ማገናኘት ችሏል፡፡ ለሀገራችን ሙዚቃ የተሰጠ ልዩ አአቀናባሪ መሆኑን ብዙዎች ይመሰክሩለታል።ብዙ ጊዜውን የሚያሳልፈው ስቱዲዮው ነው፡፡ ስለ ውልደቱ ግማሽ ኢትዮጲያዊ ግማሽ ጃፓናዊ ነው የተወለደው ጃፓን ሲሆን ቀኑም እ.ኤ.አ ሰኔ 14;1976 ነው። ያደገው በኢትዮጲያ ሲሆን ገና የአንድ ዓመት ልጅ እያለ ወደ ኢትዮጵያ የመጣ ሲሆን በቅዱስ ዮሴፍ እና በሊሴ ገ/ማርያም ት/ቤት ተምሯል፡፡ የመጀመሪያ የተጫወተበት ፕሮፌሽናል ባንድ ዳህላክ ነበር፡፡ ከዛም በኢትዮ-ስታር፡ በዋቢሸበሌ ባንድ ተጫውቷል፡፡ ከሀገር ከወጣ በኋላ ከሙሉቀን መለሰ ጋር ለኹለት ዓመታት ተጫውቷል፡፡የሙዚቃ ትምህርትን በበርክሌ ዩኒቨርሲቲ ሙዚቃ ተምሯል፡፡ …….. ትህትናው፡ ብሔራዊ ስሜቱና ለሌሎች ያለውን አድናቆት ብዙዎች ያወሱለታል፡፡ በዚኽም ያከብሩታል፡፡ ከ100 በላይ አልበሞችን አቀናብሯል ጥላሁን ገሰሰ፣ማህሙድ አህመድ፣አስቴር አወቀ፣አሊ ቢራ፣ቴዋድሮስ ታደሰ፣ኤፍሬም ታምሩ፣ንዋይ ደበበ፣ፀሀዬ ዮሀንስ፣አረጋኝ ወራሽ፣ሀመልማል አባተ፣ኩኩ ሰብስቤ፣ነፃነት መለሰ。。。"} {"id": "16641", "contents": "የአጼ ዘርአ ያዕቆብ ዜና መዋዕል በግዕዝ እንደተጻፈና ወደ (ፈረንሳይኛ) እንደተተረጎመ ከጎን ቀርቧል። ዜና መዋዕሉ የአጼዘርአ ያዕቆብን ብቻ ሳይሆን የአጼ በእደ ማርይምንም ውሎ ያትታል።"} {"id": "10173", "contents": "ምጽራይም (ዕብራይስጥ፦ מִצְרָיִם /ሚጽራዪም/) በኦሪት ዘፍጥረት ምዕ. 10 መሠረት ከኖህ ልጆች መካከል የካም ሁለተኛ ልጅ ነበረ። የምጽራይምም ልጆች ሉዲም፣ ዐናሚም፣ ላህቢም፣ ነፍታሌም፣ ፈትሩሲም፣ ከስሉሂምና ቀፍቶሪም ናቸው። የ«ሚጽራዪም» ትርጉም በዕብራይስጥ ደግሞ ግብጽ (ምሥር) አገር ነው። እንዲሁም በአረብኛ የአገሩ ስም مصر (ምጽር) ይባላል። ስሙ ዕጅግ የቆየ መሆኑ እርግጠኛ ነው። በአካድኛ መዝገቦች የግብጽ ስም «ሙሱር»፣ «ሙስሪ»፣ በኡጋሪትም ጽላቶች «ምስርም» ተብሏል። አባ አውሳብዮስ በጻፉት ዜና መዋዕል ዘንድ፣ የድሮ ግብጻዊው ባለታሪክ ማኔጦን (3ኛው ክፍለ ዘመን ዓክልበ.) ስለ ኋለኞቹ ግብጻውያን ሲጽፍ፣ ይኮሩበት የነበረው የታላቁ ጥንት ዘመን ከማየ አይህ አስቀድሞ እንዳለፈ፣ በኋላም በዚያው አገር ዳግመኛ ከሠፈረበት ከካም ልጅ ምጽራይም በውኑ እንደ ተወለዱ ጽፎ ነበር። ተመሳሳይ ታሪክ በእስላም ጸሐፊዎች በግብጻዊው እብን አብድ ኤል-ሀከም እና በፋርሳውያን አል-ታባሪና ሙሐመድ ቈንዳሚር መጻሕፍት ሲገኝ፣ ፒራሚዶች፣ እስፊንክስ ወዘተ."} {"id": "10269", "contents": "ገነት እነዚህ ትርጉሞች አሉት ፦ የዔድን ገነት - የአዳምና የሕይዋን መጀመርያ መኖርያ መንግሥተ ሰማያት - የዘለዓለም መኖሪያ፡ የእግዚአብሄር ሰዎች ለዘላለዓለም የሚኖሩበት፡ ማንኛውም የአትክልት ቦታ ወይም አጸድ የኢትዮጵያ ሴት ስም"} {"id": "16719", "contents": "ቅና ያለው በናቱ እምስ ይቀናል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ቅና ያለው በአባቱ ክረባት ይቀናል"} {"id": "16725", "contents": "ቅዠት ተፈርቶ ሳይተኛ አይታደርም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ህልም ተፈርቶ ሳይተኛ አይታደርም ወይም መደረግ ያለበትን ነገር ገና ለገና በፍርሃት ከማድረግ መቆጠብ ልክ አይደለም"} {"id": "3123", "contents": "ነሐሴ 23 ቀን: አብዮት በዓል በስሎቫክያ... 1768 - የእንግሊዝ ሠራዊት በጆርጅ ዋሽንግተን ላይ በሎንግ አይላንድ ውጊያ አሸነፉ። 1822 - መጀመርያ የምድር ባቡር አገልግሎት «ዘ ቶም ሳምብ» በዩናይትድ ስቴትስ ጀመረ። 1871 - በደቡብ አፍሪቃ መጨረሻ የሆኑት የዙሉ ንጉሥ ከትሿዮ በእንግሊዞች ተማረከ። 1941 - የሶቭየት ኅብረት መጀመርያውን ንዩክሌያር መሣሪያ በፈተና አፈነዳ። 1987 - ናቶ በቦስኒያ ሰርቦች ላይ ዘመቻ ጀመረ። 1950 - ማይክል ጃክሰን"} {"id": "3153", "contents": "1878 አመተ ምኅረት ነሐሴ 26 ቀን - ከምድር መንቀጥቀጥ በሳውስ ካሮላይና 100 ሰዎች ሞቱ። ነሐሴ 30 ቀን - ከ30 አመት ትግል በኋላ፣ የአፓቺ አለቃ ጀሮኒሞ በአሪዞና እጅን ሰጠ። ያልተወሰነ ቀን፦ አዲስ አበባ በዳግማዊ ምኒልክ ተቆረቆረች። የጎማ መንግሥት ለአጼ ምኒልክ በደጃዝማች በሻ አቡየ ተያዘ። ኮካ ኮላ ለመጀመርያው ጊዜ በአትላንታ አሜሪካ በዶ/ር ጆን ፔምበርቶን ተሠራ።"} {"id": "3201", "contents": "ፊልም ተረት ለማሳየት በተንቀሳሳሽ ስዕልና በድምፅ የሚጠቀም ትርዒት ማለት ነው። ፊልሞች በተለመደ ሊታዩ የሚቻል በቴሌቪዥንም ሆነ በሲኒማ ውስጥ ነው። ገብረ እምባየ ሰማያዊ ፈረስ (ይህ ባሕል ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "18555", "contents": "ማሽን ምህንድስና ሜካኒካል ኢንጂኔሪንግ"} {"id": "19887", "contents": "ታርቄ ተመርቄ ታጥቤ ተለቃልቄ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ጥሩ ሆነለኝ"} {"id": "19893", "contents": "ታባ ቁፍር እሸት ተበልቶለት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "19911", "contents": "አርተር ሾፐናውር (የካቲት ፲፮ ቀን ፲፯፻፹ – መስከረም ፲፪ ቀን ፲፰፻፶፫ ዓ.ም.) ጀርመናዊ ፈላስፋ ነበር። በሾፐናውር እምነት የማናቸው ነገሮች ምንነት (ኢሴንስ) ፣ ሰዎችንም ጨምሮ፣ እውቀታቸው፣ ምክንያታዊነታቸው ወይምን መንፈሳቸው ሳይሆን ፈቃዳቸው ነው ይል ነበር። ፈቃድሲል ማናቸውንም ነገሮች፣ ከአለቶች ጀምሮ እስከ ሰው ልጅ ኅልው እንዲሆኑ የሚገፋቸውን ጉልበት ነው። ይህ ጉልበት ምንም ምክንያት የለውም፣ ኅልው ለመሆኑም ምክንያት የለውም፣ ስለሆነም የሰው ልጅ ስቃይ ከዚህ ምክንያት የለሽ እውር ጉልበት ይመነጫል ብሎ ሾፐናውር ያስተምር ነበር። ሾፐናውር ለዚህ ስቃይ ማስታገሻ ይሆናል ብሎ የዘየደው ፈውስ ሰወች የተሻለ ንቃተ ህሊና እንዲኖራቸው መምከር ነበር። የተሻለ ንቃተ ህሊና እንዴት ይገኛል ለሚለው የእርሱ መልስ የሰው ልጅ ፍላጎቱን ማሟላትን እንዲክድ፣ ጊዜ ሰውቶ እራሱን እንዲመረምርና ምን ቢሰራ ስቃዩን እንደሚያመልጥ በማሰብ ነው። ለስቃዩ ማምለጫ ከአዘዘው ውስጥ የኪነት ስራወችን መስራትና የተሰሩትን ማድነቅ፣ በተለይ ሙዚቃን ያጠቅሳል። ሙዚቃ፣ በሾፐናውር አስተሳሰብ፣ ለሰው ልጆች ኅልው መሆን (መኖር) አንዱ ምክንያት ነው። ሾፐናውር ለሪቻርድ ዋግነር፣ ፍሬደሪክ ኒሺ፣ ሉድዊግ ዋይንስታይን፣ ሲግመንድ ፍሮይድ፣ ሊዮ ቶልስቶይ፣ ካርል ጀንግ እና ሌሎች ብዙ የምዕራቡ አለም የኪነትና ፈጠራ ሰወች ላይ ተፅዕኖ ያሳደረ ፈላስፋ ነበር። \"እያንዳንዱ ሰው የራሱን የዕይታ ወሰን እንደ የአለም ወሰን አድርጎ ይቆጥራል\" \"በአጠቃላም መክሉ፣ የየዘመኑ ጠቢባን አንድ አይነት ነገር ተናግረዋል፣ የየዘመኑ ጅሎች በአንጻሩ የተነገረውን ተቃራኒ አድርገዋል፣ በዚህ አይነት መንገድ መጭው አለምም ይቀጥላል\" \"ጋብቻ ማለት የራስን መብት መግመስና ግዴታ በሁለት እጥፍ ማሳደግ ነው\" \"የሰው ልጅ ደስታ ሁለት ጠላቶች አሉት፡ ህመምና ድብርት\" \"ችሎታ ማንም ሰው መምታት ያቃተውን ኢላማ ይመታል፣ ጥበብ ግን ማንም ሰው ያላየውን ኢላማ ይመታል\""} {"id": "12939", "contents": "«ዓፄ ልብነ ድንግል» ወዲህ ይመራል። ለቤተ ክርስቲያኑ፣ አጼ ልብነ ድንግል ይዩ። ዓፄ ልብነ ድንግል (የዙፋን ስም \"አንበሳ ሰገድ\" ወይም ዳግማዊ ዳዊት) ከነሐሴ ፲ ቀን ፲፬፻፺፱ እስከ ነሐሴ ፴ ቀን ፲፭፻፴፪ ዓ.ም. የነገሱ ሲሆን የተወለዱትም በ1501 እ.ኤ.አ. ነበር። የኢትዮጵያና አዳል ጦርነትም የተጀመረው በኒህ ንጉስ ዘመን በ1528 እ.ኤ.አ. ነበር። ሚስታቸውም ሰብለ ወንጌል ትባል ነበር። ዓፄ ልብነ ድንግል የዓፄ ናዖድ ልጅ የዓፄ በአደ ማርያም የልጅ ልጅ ናቸው። ዓፄ ዘርዓ ያዕቆብም ቅድመ አያታቸው ናቸው። ዓፄ ናዖድ ፲፫ ዓመት ገዝተው ሲሞቱ በ፲፭፻ ዓ.ም. ዓፄ ልብነ ድንግል ገና የ፲፪ ዓመት ወጣት እያሉ ነገሡ። ስመ መንግሥታቸውም ወናግ ሰገድ ተባለ። ወናግ ማለት በኦጋዴን (ሱማሌ) ቋንቋ አንበሳ ማለት ነው። የግዕዙን ወይም የአማርኛውን ቋንቋ «አንበሳ ሰገድ»ን ትተው በኦጋዴን ቋንቋ ወናግ ሰገድ የተባሉበት ምክንያት ምናልባት ያን ጊዜ በይፋትና በፈጠጋር ያለውን ግዛት የሚያውኩ ያዳልና የሱማሌ ተወላጆች ስለሆኑ እነሱ በሚያውቁት ቋንቋ ተሰይሞ ለማስፈራራት ይሁን ወይም የነሱ ገዥ ጭምር መሆናቸውን ለማስታወቅ ይሁን ወይም ከአባታቸው ከዓፄ ናዖድ ስመ መንግሥት (አንበሳ ሰገድ) በትርጉም ቢቀር በአጠራር እንዲለያይ ይሁን በትክክል አይታወቅም። ዓፄ ልብነ ድንግል ራሳቸው ለፖርቱጋል ንጉሥና ለሮማ ሊቀ ጳጳስ በጻፉዋቸው ደብዳቤዎች ላይ «ስሜ ልብነ (ዕጣን) ድንግል ትርጓሜው ድንግል ያበራችለት ይሄም ስም የተሰጠኝ ቅድስት ጥምቀትን በተቀበልኩበት ቀን ነው፤ በነገሥኩ ጊዜ ደግሞ ዳዊት ተባልኩኝ» ስለሚል በዳዊት ላይ ተጨማሪ ወናግ ሰገድ ሆኖ በሁለት ስመ መንግሥት ይጠሩ ነበር ማለት ነው። ዓፄ ልብነ ድንግል በነገሡ ጊዜ ወጣት ስለነበሩ በመንግሥቱ ሥራ እናታቸው እቴጌ ናዖድ ሞገሳ የአያታቸው የዓፄ በአደ ማርያም ባለቤት እቴጌ እሌኒ በሞግዚትነት ያግዟቸው ነበር። እነራስ ወሰን ሰገድና እነራስ ደገልሃን የመሳሰሉትም ታላላቅና ታናናሽ መኳንንት የመንግሥቱ የሥልጣንና የሥራ ተካፋይ ነበሩ። በመጀመሪያ፣ የዓፄ ልብነ ድንግል ዘመነ መንግሥት የሰላምና የደስታ ቢሆንም የመጨረሻ ጊዜያቸው በግራኝ መነሳት ምክኒያት የጦርነት፤ የሁከት፤ የመከራና የስደት ጊዜ ሆኖባቸዋል። ከፖርቱጋል መንግሥት በቀጥታም ሆነ በእቴጌ እሌኒ በኩል ቢወዳጁ የጀመሩት ወዳጅነት ለጊዜው ጠቡን አጣደፈው እንጂ ከወረራ ሊያድናቸው አልቻለም። ተክለ ጻድቅ መኵሪያ፤ ፲፱፻፶፫ ዓ.ም.፤ የኢትዮጵያ ታሪክ፣ ከዐፄ ልብነ ድንግል እስከ ዐፄ ቴዎድሮስ (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "12945", "contents": "ወይዘሮ ስኂን ኮሌጅ በደሴ ከተማ የሚገኝ የቴክኒክ እና ሙያ ኮሌጅ ነው።"} {"id": "12969", "contents": "ሽምብራ ዓሳ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚሰራ የምግብ አይነት ሲሆን፣ የሚሰራውም ሽምብራ ነው። Shimbra Asa W'et serves 6-8 * 2 cups chickpea flour * 1 teaspoon berbere * 1 teaspoon salt * 1/3 cup water * 2 tablespoons canola oil Combine all ingredients and rest 30 minutes. Form into patties about 3\" across and 1/3\" thin. Fry in canola oil until golden. Drain and season with salt. Cut into quarters and set aside. * 4 cups chopped onion * 1/2 teaspoon salt * 2 cloves garlic, minced * 1/4 cup niter kebbeh * 2 tablespoons canola oil * 1/2 teaspoon ground cumin * 4 tablespoons berbere * 1/4 cup white wine * 2 cups water 1. Over medium heat, saute the onion, salt and garlic in niter kebbeh and oil until very soft and just beginning to caramelize. 2. Add the cumin and berbere and continue to saute 2-3 minutes to fry spices. 3. Add the white wine and water and simmer slowly until the sauce has thickened and the flavors are blended. 4. Remove half of the sauce and puree until smooth. Return to pot and stir to combine."} {"id": "12981", "contents": "ስንግ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚሰራ የምግብ አይነት ሲሆን፣ የሚሰራውም ከቃሪያ ቲማቲም እና ሽንኩርት ነው። አልፎ አልፎም ዘይት ይጨመርበታል። ስንግ አዘገጃጀት በመጀመሪያ ሽንኩርት በደቃቁ ይከተፋል። በመቀጠልም ጎድጎድ ያለ እቃ ላይ ይደረግና በትንሹ ዘይትና ጨው ይጨመርበታል። ከዛም ለስንግ የሚሆኑትን ቃሪያዎች በአንድ ጎን በቢላ ተቀዶ የውስጡ ፍሬ ይወጣል። ከዛም የተቀላቀለውን ሽንኩርት ቃሪያው ውስጥ ይከተታል። በቃ ከዛማ ስንግ ሆነ። (ይህ ባሕል ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "12993", "contents": "ኢትዮጵያ ውስጥ የሚሰራ የምግብ አይነት ሲሆን፣ የሚሰራውም ከበሬ ወይም በግ ምላስ እና ሰንበር ነው።"} {"id": "16971", "contents": "ፍሪክና ጻድቅ አይቀጣጠርም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20007", "contents": "*ግምጃ ቤት ማርያም *ፋሲል መዋኛ *ፋሲል ቤተክርስቲያን *ድልድይ *ቋል (ጋብቻ)ቤት *እልፍኝ ጊዮርጊስ *አጣጣሚ ሚካኤል *የፈረሰኞች አለቃ ቤት *ራስ ግምብ ምንትዋብ ግምብ* በካፋ ግምብ * *ፈረስ ቤት ፋሲል ግምብ* አዋጅ መንገሪያ* ክረምት ቤት* *ዳዊት ፫ ዙፋን ቤት *አምበሶች ቤት *ዮሐንስ ጽሕፈት ቤት *ዮሐንስ ቤተመጻሕፍት *አዋጅ ነጋሪ *ጃን ተከል ዋርካ *ትንሹ የፋሲል ግምብ ታላቁ እያሱ (ኮርቻ)ግምብ * *ሰሜን አደባባይ ተክለ ሃይማኖት ራስ ግምብ ከፋሲል ግቢ ፊት ለፊት በስተ ሰሜን በኩል የሚገኝ ሲሆን በራስ ወልደ ልዑል በ1720ወቹ የተገነባ ነበር። ራስሥዑል ሚካኤል በኋለኛ ዘመን ስለኖሩበት፣ የራስ ሥዑል ሚካኤል ግምብ ተብሎም አንዳንዴ ይታወቃል። ^ Monti, Augsto,I castelli di Gondar , Societa Italiana Arti Grafiche Editrice, Rome 1938 በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ Category:Ras gimb የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ።"} {"id": "17019", "contents": "ትራምፔት ዘመናዊ የትንፋሽ የሙዚቃ መሣሪያ ነው። ይህ መሣሪያ ከነሐስ የሚሠሩ የሙዚቃ መሣሪያዎች ውስጥ ከፍተኛውን የኖት ሬንጅ የሚያወጣ ነው። መሣሪያውን ለመጫወት በከንፈር መንፊያውን በመያዝ ወደትራምፔቱ ቱቦ ውስጥ አየር በተወሠነ የኃይል መጠን ማስገባትን ይጠይቃል። በመቀጠልም በመሣሪያው ወገብ ላይ የሚገኙትን ቁልፎች በእጅ ጣት በመነካካት ውስጥ ያለውን ድምፅ ፈጣሪ አየር ሞገድ መስጠት ይቻላል። ይህም የሚፈጠረውን ድምፅ ውፍረት እና ቅጥነት ለመቀያየር ይረዳል። የትራምፔት ዋና ዋና ክፍሎች ድረም (ከበሮ) ፒያኖ ክላርኔት ሳክሶፎን ጊታር Don L. Smithers, The Music and History of the Baroque Trumpet Before 1721, Syracuse University Press, 1973, ISBN 0-8156-2157-4 ፊሊፕ ቤት, The Trumpet and Trombone: An Outline of Their History, Development, and Construction, Ernest Benn, 1978, ISBN 0-393-02129-7 ሮጀር ሸርማን, Trumpeter's Handbook: A Comprehensive Guide to Playing and Teaching the Trumpet, Accura Music, 1979, ISBN 0-918194-02-4 ስታን ሻርዲንስኪ, You Canot Be Timid With a Trumpet: Notes from the Orchestra, Lothrop, Lee & Shepard Books, 1980, ISBN 0-688-41963-1 ሮበርት ባርክሌይ, The Art of the Trumpet-Maker: The Materials, Tools and Techniques of the Seventeenth and Eighteenth Centuries in Nuremberg , Oxford University Press, 1992, ISBN 0-19-816223-5 ጀምስ አርተር ብራውንሎው, The Last Trumpet: A History of the English Slide Trumpet, Pendragon Press, 1996, ISBN 0-945193-81-5 ፍራንክ ጋብሪል ካምፖስ, Trumpet Technique, Oxford University Press, 2005, ISBN 0-19-516692-2 ጋብሪል ካሶን, The Trumpet Book, pages 352+CD, illustrated, Zecchini Editore, 2009, ISBN 88-87203-80-6 International Trumpet Guild international trumpet players' association with online library of scholarly journal back issues, news, jobs and other trumpet resources."} {"id": "17067", "contents": "ጫማ የለኝም ብለህ አትዘን ካልሲ የሌለው አለና የአማርኛ ምሳሌ ነው። የህይወትህን ጥሩ ጎን ተመልከት"} {"id": "18915", "contents": "አውሮፓ አውሮፓ ህብረት የአለም ባንዲራዎች ሰንደቅ ዓላማ (ይህ ባንዲራዎች ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "18939", "contents": "የቻይና ህዝባዊ ሪፐብሊክ የአለም ባንዲራዎች ሰንደቅ ዓላማ (ይህ ባንዲራዎች ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "20181", "contents": "ነጻነት ያኮራል ስራ ያስከብራል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "13161", "contents": "ሾላ (Ficus sp. shola (A) ) በኢትዮጵያ የሚበቅል ትልቅ ዛፍ ሲሆን ፍሬው ጣፋጭና ለስላሳ ድብልብል ነው። የበለስ አይነት ነው። ስሩ ተፈልቶ ሲጠጣ የኩላሊትና የሽንት ዑደት ብልቶችን ጤንነት ያሻሽላል። (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) ^ አማራ ጌታሁን - SOME COMMON MEDICINAL AND POISONOUS PLANTS USED IN ETHIOPIAN FOLK MEDICINE March 1976 እ.ኤ.አ."} {"id": "20199", "contents": "ኑሮ ካሉት የጤፍ ቅጠል ሁለት ሰው ያስተኛል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20205", "contents": "ኑሮ ያኗኑራል ህግ ያከባብራል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20211", "contents": "ንቡን አባሮ ማሩን የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "13239", "contents": "ኩርባ (slope) በሂሳብ ጥናት ያንድን መስመር የዳገት መጠን የምንለካበት ጽንሰ ሃሳብ ነው። አንድ መስመር ከፍተኛ ኩርባ አለው ስንል መስመሩ በጣም ዳገታማ ነው ማለት ነው። በአንጻሩ ዝቅተኛ ከሆነ ደልዳላ ሜዳ ነው። ኩርባው ኔጌትቭ ከሆነ ደግሞ ቁልቁለት ነው ማለት ነው። ኩርባ በትክክል ሲተረጎም በሁለት ነጥቦች መካከል ያለውን የቁመት ልዩነት በአድማሳዊ አቀማመጣቸው ባለው ልዩንት ስናካፍል የምናገኘው ቁጥር ነው። በአንድ መስመር ላይ ሁለት ነጥቦች ቢሰጡን (x1,y1) and (x2,y2) የመስመሩ ኩርባ m እንደሚከተለው ነው m = y 2 − y 1 x 2 − x 1 . {\\displaystyle m={\\frac {y_{2}-y_{1}}{x_{2}-x_{1}}}.}"} {"id": "20229", "contents": "ንጉሱ ቢሞቱ ከማን ይሟገቱ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20235", "contents": "ንጉሱ ከሾመው ማረሻ የሾመው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20241", "contents": "ንጉስ የፈረደበት መርከብ የተሰበረበት (አንድ ነው) የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20247", "contents": "ንጉስ የወደደው ዘመን የወለደው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "13275", "contents": "በቁንጥጫ ላይ ቁንጥጫ ህጻናት የሚጫወቱት ጨዋታ ሲሆን ያንዱን ህጻን ልጅ እጅ ጀርባ ሌላው ህጻን በመቆንጠጥ የተቆነጠጠው ደግሞ የቆነጠጠውን እጅ ጀርባ በመቆንጠጥ መሰላል መሰራት ነው። ነገር ግን አንደኛው ህጻን የጁን ጀርባ በመወጠር እንዳይቆነጠጥ ካደረግ የቆነጠጠውን እጅ በደምብ አድርጎ መለምዘግ ይችላል ምክናይቱም ያኛው መቆንጠጥ ስለማይችል ብድሩን መመለስ አይችልም።"} {"id": "20265", "contents": "እቴ ከሆንሽ ካለስሜ አታልቅሽ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20271", "contents": "እናቱ የሞተችበትና ገበያ የሄደችበት እኩል አለቀሱ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20277", "contents": "እናት ለልጇ ነቢይ ናት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20289", "contents": "እኔም አራዳ አንቺም አራዳ ምን ያጣላናል በሰው በረንዳ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20295", "contents": "እኔ ከሞትኩ ማዘር ታብዳለች የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20307", "contents": "እኔ እውነት እናገራለሁ ሌላውን አስኮንናለሁ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20313", "contents": "እኔ ያለሁት እዚህ አንተ ያለኸው ሽሬ በምን አውቀህ በወሬ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20325", "contents": "እንባ ሲሻኝ አይኔን ጢስ ወጋኝ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "17331", "contents": "ተመሮጥ ማንጋጠጥ ይሻላል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ተመሮጥ ማንጋጠጥ"} {"id": "17337", "contents": "ተማሪ ዘኬ ለቃሚ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የቆሎ ተማሪን ለመወረፍ የሚያገልግል - ዘኬ እዚህ ላይ ተማሪወች በኮሮጆዋቸው ከከባቢው ነዋሪ የሚሰበሰቡት ምግብ ነው"} {"id": "19359", "contents": "ማስታወሻ፦ ከ975 ዓ.ም. አስቀድሞ የነበሩት የስዊድን ነገሥታት በታሪክ ሊቃውንት ዘንድ ከአፈ ታሪካዊ ሁኔታ በላይ የላቸውም። ማጎግ - 43 አመት - የያፌት ልጅ፣ መጀመርያ በስዊድን ሠፈረ። ስዌኖ - 56 አመት - የማጎግ ልጅ 1 ጌጣር - 60 ዓመት - የስዌኖ ወንድም፤ የጎታውያን አባት ኡቦ - 101 አመት - ጋምላ ኡፕሳላ ከተማ ሠራ 1 ሲጎ - 65 አመት - ሲግቱና ከተማ ሠራ 1 ኤሪክ - 68 አመት - በ1 ሲጎ ዘመን በጎታውያን ላይ ነገሠ (ለ1 ኤሪክ በኋላ እስከ ሁምብል ድረስ ፈራጆች በስዊድንና በዴንማርክ ገዙ) ኡዶ፣ አሎ፣ ኦጠን፣ 1 ካርል፣ 1 ብዮርን፣ 2 ጌጣር፣ 2 ሲጎ - ከ1 ኤሪክ በኋላ ለ400 ዓመት ያህል በጎታውያን ላይ ገዙ፤ ከስሞቻቸው በቀር ግን አንዳችም አይናገረም። ቤሪክ - 40 አመት (1722-1682 ዓክልበ.) ሁሙልፍ - የቤሪክ ልጅ። (ከሁሙልፍ ቀጥሎ ለጊዜ ስማቸው ያልታወቀ ፈራጆች ገዙ።) ሁምብል - 1008-999 ዓክልበ. - የዴንማርክ ንጉሥ 1 ዳኑስ ልጅ 4 ጎጥልያስ - 999-959 ዓክልበ. ሲግታውግ - 959-926 ዓክልበ. - በዴንማርክ ንጉስ ግራም ተገደለ ስካሪን - 926-886 ዓክልበ. ስዊብዳገር - 886-826 ዓክልበ. - የኖርዌ ንጉሥ፣ ዴንማርክንና ስዊድንን ያዘ። ሃስሙንድ - 826-778 ዓክልበ. - የስዊብዳገር ልጅ፤ በኖርዌና በስዊደን ነገሠ። ኡፎ - 778-734 ዓክልበ."} {"id": "19371", "contents": "እኖርኛ በኢትዮጵያ የሚነገር ቋንቋ ሲሆን የሴማዊ ቋንቋዎች አባል ነው። https://am.wiktionary.org/wiki/Wiktionary:ጉራግኛ_ሷዴሽ - የእነሞርኛ ቃላት በውክሽኔሪ (ይህ ቋንቋ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "19377", "contents": "ጉራኛ በኢትዮጵያየሚነገር ቋንቋ ሲሆን የሴማዊ ቋንቋዎች አባል ነው። (ይህ ቋንቋ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "19383", "contents": "ጋፋትኛ በኢትዮጵያ የሚነገር የነበረ በአኹኑ ጊዜ የጠፋ ቋንቋ ሲኾን የሴማዊ ቋንቋዎች አባል ነው። https://am.wiktionary.org/wiki/Wiktionary:የኢትዮጵያ_ሴማዊ_ሷዴሽ - የጋፋትኛ ቃላት በውክሽኔሪ (ይህ ቋንቋ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "19389", "contents": "ጫምታንግኛ በኢትዮጵያ የሚነገር ኩሺቲክ ተብሎ በሚታወቀው የቋንቋ መደብ የአፍሮ-እስያ ቤተሰብ የሚካለል ቋንቋ ነው።"} {"id": "19401", "contents": "ኮንሶኛ በኢትዮጵያ የሚነገር ኩሺቲክ ተብሎ በሚታወቀው የቋንቋ መደብ የአፍሮ-እስያ ቤተሰብ የሚካለል ቋንቋ ነው።"} {"id": "19413", "contents": "ቃጫማ-ጋንጁልኛ በኢትዮጵያ የሚነገር ኦሟዊ ተብሎ በሚታወቀው የቋንቋ መደብ የአፍሮ-እስያ ቤተሰብ የሚካለል ቋንቋ ነው።"} {"id": "17391", "contents": "ተተናገረ አያባራ አፋቸው ከያዘ አይለቅ እጃቸው የአማርኛ ምሳሌ ነው። ችኬ መንቻኬ"} {"id": "20715", "contents": "ወሬኛ ሚስት ዘርዛራ ወንፊት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ወሬኛ ሚስት ዘርዛራ ወንፊት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20721", "contents": "ወስፌ ቢለግም ቅቤ አይወጋም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ወስፌ ቢለግም ቅቤ አይወጋም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "19467", "contents": "ቪቼግዳ ወንዝ በአውሮፓ ውስጥ የሚገኝ ታላቅ ወንዝ ነው። ይህ ወንዝ 1,006 ኪ.ሜ. ያህል የሚረዝም ሲሆን ዓለማችን ከሚገኙ ወንዞች 142ኛ ረዥሙ ወንዝ ነው። ወንዙ በዚህ ርዝመቱ ሩሲያ ውስጥ ተንጣሎ ይገኛል። ይህንን ያህል ርዝመት በሀገሪቱ ላይ ካካለለ በኋላ የወንዙ መዳረሻ ሰሜናዊ ቪና ወንዝን ይቀላቀላል።"} {"id": "19473", "contents": "ግንቦት ፫ ቀን፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪፻፵፫ኛው ዕለት ሲሆን፤ የፀደይ (በልግ)ወቅት ፴፰ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፻፳፫ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፻፳፪ ቀናት ይቀራሉ። ፲፱፻፲፮ ዓ/ም - ሁለቱ ጀርመናውያን ተሽከርካሪ አምራቾች፣ ጎትሊብ ዴይምለር እና ካርል ቤንዝ ኩባንያዎቻቸውን አዋሕደው አዲሱን የመርሴዲስ-ቤንዝ (Mercedes-Benz) ኩባንያ መሠረቱ። ፲፱፻፵፰ ዓ/ም- የብሪታኒያ የቅኝ ግዛቶች ሚኒስትር የምዕራብ አፍሪቃዋ ጎልድ ኮስት (በኋላ ጋና) ነጻነቷን እንደምትሰጥ መወሰኑን ለሕዝብ ተወካዮች ሸንጎ አስታወቀ። ፲፱፻፶፪ ዓ/ም - ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ “የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት መንግሥት የውጭ ጣልቃ ገቦች በአገሪቱ ጉዳይ ውስጥ እየገቡ አስቸግረዋል በሚል መነሻ የፈረንሳይን፤ አሜሪካን፤ ግብጽን፤ የሶቪዬት ሕብረትን፤ የብሪታኒያን እና የዩጎዝላቪያን የልዑካን አለቆች ሰብስበው አነጋገሩ። በማግሥቱ ይፋ የተደረገው ጽሑፋዊ ቃለ-ጉባኤ አምባሳደሮቹ የተጠሩት “የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት መንግሥት በአፍሪቃ ቀንድ አካባቢ ጉዳዮች ላይ የባዕዳንን ጣልቃ ገብነት በብርቱ እንደሚቃወም እና በኢትዮጵያ ግዛትና ሉዐላዊነት ላይ የሚሰነዘሩትን ማናቸውንም እርምጃዎች ለመከላከል ቆራጥ መሆኑን እንዲገነዘቡ ነው።” ይላል። ፲፱፻፷፭ ዓ/ም - ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ከግብጽ ፕሬዚደንት ሳዳት ጋር ለውይይት ወደካይሮ ሲጓዙ፣ እግረ መንገዳቸውን ካርቱም ላይ አርፈው ከፕሬዚደንት ኒሜሪ ጋር ተለወያዩ። (እንግሊዝኛ) P.R.O., FO 371/154836 Annual Report from Ethiopia for 1960 (እንግሊዝኛ) http://news.bbc.co.uk/onthisday/hi/dates/stories/may/11/newsid_2524000/2524453.stm (እንግሊዝኛ) P.R.O., FCO 371/1660 ANNUAL REVIEW FOR ETHIOPIA FOR 1973"} {"id": "19479", "contents": "የምስር አረብኛ (ማፅሪ) በግብፅ (ምስር) የሚነገር የአረብኛ ቀበሌኛ ነው። በግብጽ ግን ይፋዊ ሁኔታ የለውም (መደበኛ አረብኛ ይፋዊ ሆኖ)። የየምስር አረብኛ ውክፔዲያ አለ! (ይህ ቋንቋ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "19509", "contents": "ነብር ቢያንቀላፋ ዝንጀሮ ጎበኘው የአማርኛ ምሳሌ ነው። የንቃትን አስፈላጊነት የሚያሳይ። ያልነቃ ነብር በዝንጀሮ እንደሚጠቃ ያሳያል።"} {"id": "19515", "contents": "ነብር የሞተ እለት ፍየል ልጅዋን ትድራለች የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "3663", "contents": "ማላቦ (Malabo) የኢኳቶሪያል ጊኔ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 100,000-150,000 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 03°45′ ሰሜን ኬክሮስ እና 08°48′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ በቢዮኮ ደሴት (ቀድሞ 'ፌርናንዶ ፖ') ላይ ይገኛል። ከተማ የተመሠረተው በእንግሊዞች ደሴቱን ከእስፓንያ ሲከራዩ በ1819 ዓ.ም. ነበር። በዚያን ጊዜ ስሙ 'ፖርት ክላሬንስ' (Port Clarence) ነበረ። የባርያ ፈንጋዮች ንግድ ለማቆም ተመሠረተ። አንዳንድ ነጻ የወጣ ባርያ ደግሞ እከተማው ሠፈረ። በኋላ ከነዚህ ሠፈረኞች ብዙ ወደ ሴየራ ሌዎን ቢፈልሱም የሌሎች ክፍል ልጆች እስከ ዛሬ በማላቦ ተገኝተው ቋንቋቸው የፖርቱጊዝ-አፍሪካዊ ክሬዮል አይነት ነው። የኪራይ ጊዜ አልቆ ደሴቱ ወደ እስፓንያ ሲመለስ የከተማው ስም 'ሳንታ ኢዛቤል' (Santa Isabel) ሆነ። በ1961 ዓ.ም. የኤኳቶሪአል ጊኔ ዋና ከተማ ወዲህ ከባታ ተዛወረ። በ1965 ስሙ 'ማላቦ' ሆነ።"} {"id": "3681", "contents": "ሬይክያቪክ (Reykjavík /ረይጫቪክ/) የአይስላንድ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 200,000 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 118,000 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 64°08′ ሰሜን ኬክሮስ እና 21°56′ ምዕራብ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል። ከተማው በ862 ዓ.ም. ላንድናማቦክ የሚባለው መጽሐፍ እንደሚገልጸው በቫይኪንግ መሪ በኢንጎልፉር አርናርሶን ተመሠረተ።"} {"id": "3705", "contents": "መሴሩ (Maseru) የሌሶቶ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር (1996 ዓ.ም.) 180,000 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 29°19′ ደቡብ ኬክሮስ እና 27°29′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል። ከተማው በባሶቶ ሕዝብ ላየኛ አለቃ (ንጉሥ) በ1 ሞሽዌሽዌ በ1861 ዓ.ም. እንደ መንግሥት መቀመጫ ተመረጠ።"} {"id": "3723", "contents": "ሞናኮ በአውሮፓ የሚገኝ ከተማ-አገር ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 1400 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 43°44′ ሰሜን ኬክሮስ እና 07°25′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል።"} {"id": "21519", "contents": "የፈስ ማደናገሪያው ዳባ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የፈስ ማደናገሪያው ዳባ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21537", "contents": "የፍየል ልጁን የሌባ እጁን የአማርኛ ምሳሌ ነው። የፍየል ልጁን የሌባ እጁን የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21543", "contents": "የፍየል ጭራና የሰው ሀሳብ ሁልጊዜ ወደ ላይ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው። የፍየል ጭራና የሰው ሀሳብ ሁልጊዜ ወደ ላይ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20835", "contents": "ዘመድን ከዘመድ ጋር ማማት ጮማ እንደመቁረጥ ይቆጠራል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዘመድን ከዘመድ ጋር ማማት ጮማ እንደመቁረጥ ይቆጠራል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20841", "contents": "ዘረፋና ቀን ካልተሻሙበት ያልቃል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዘረፋና ቀን ካልተሻሙበት ያልቃል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "19803", "contents": "ሥነ ባህርይ፣ ጄኔቲክስ ወይም ሥነ በራሂ ማለት የበራሂዎች ጥናት ነው። ጄነቲክስ የሚለዉ የጉዳይ ስነ ባህርይ የሚለው ትርጉም አይወክለዉም፤ ስነ ባህሪ ማለት በቀጥተኛ ትርጉሙ የባህሪ- ጥበብ ማለት ነው። ጄነቲክስ፡ ማለት ግን፤ የዘር-ውርስ ማለት ነው። ሥነ ባሕርይ እንዲህ ይሠራል፦ ሰውነታችን እንዲሁም የሕያዋን ሁሉ ሁለንተኖች ከብዙ ህዋስ ይሠራል። እያንዳንዱም ህዋስ የዚያው ፍጡር መለያ በራሂያዊ ኮድ በዲ ኤን ኤ ሞለኩሎች ይሸክማል። የሕያዋን ህዋሶች ሁሉ እንስሳትም ሆነ እፅዋት ለየራሳቸው ይህን መለያ ኮድ መሸከማቸው አስገራሚ ሁኔታ ነው። በዚህም ዲ ኤን ኤ ውስጥ አንዳንድ ሐብለ በራሂ ሞለኩሎች አሉ። ቁጥሩም በየዝርያው ይለያያል፣ ለምሳሌ ለሰው ልጅ በጠቅላላ 23 (46) ሐብለ በራሂዎች አሉ፤ ለጦጣ ግን 24 (48) አሉ። እያንዳንዱም ሐብለ በራሂ እጅግ ብዙ በራሂዎች አሉበት። የነዚህ በራሂዎች ቀደም-ተከተል እንደ መለያ-ቁጥር ከማገልገሉ በላይ፣ በራሂዎቹ ፕሮቲኖችን በማሠልጠናቸው ልዩ ከሃሊነቶች አሉዋቸው። ይህም በሥነ በራሂ ጥናት አሁን እየተፈታ ነው። በራሂዎቹ የሰውነቱን ባሕርይ የሚሰጡት ክፍሎች ስለ ሆኑ «ሥነ ባሕርይ» ተብሏል። እያንዳንዱም በራሂ ከሁለት ቅንጅበራሂዎች ይሠራል። ከነዚህ አንዱ ቅንጅበራሂ ከአባት፣ አንዱም ከእናት በአራያው ሲፀነስ ይወረሳል። አንዳንድ ቅንጅበራሂ ጎልባች፣ አንዳንድ ተጎልባች ይባላል። የአንዱ በራሂ ሁለት ቅንጅበራሂዎች (ከእናትና ከአባት) ሁለቱ ተጎልባች ከሆኑ፣ የሰውነትን ባሕርይ ሊቀይር ይችላል። ምሳሌ፦ አንድ አባትና እናት ሁለቱ ቡናማ ቀለም ዓይን አላቸው። በሁለቱ በራሂያዊ ኮድ ግን፣ የ«አይን ቀለም» የሚያስተዳደረው በራሂ ውስጥ አንድ ተጎልባች ቅንጅበራሂ እና አንድ ጎልባች ቅንጅበራሂ አሉዋቸው። ጎልባቹ ቅንጅበራሂ ለአይናቸው ቡናማ ቀለም ይሰጣል። ለዚሁ በራሂ፣ ልጆቻቸው በአራት አይነቶች ሊሆኑ ይችላሉ፦ የእናት ተጎልባች ቅንጅበራሂ እና የአባት ጎልባች ቅንጅበራሂ የወረሰው ቡናማ አይን አለው። የእናት ተጎልባች ቅንጅበራሂ እና የአባት ተጎልባች ቅንጅበራሂ የወረሰው ሰማያዊ አይን አለው። ጎልባቹንም ቅንጅበራሂ አይሸክምም። የእናት ጎልባች ቅንጅበራሂ እና የአባት ጎልባች ቅንጅበራሂ የወረሰው ቡናማ አይን አለው። ተጎልባቹንም ቅንጅበራሂ አይሸክምም። የእናት ጎልባች ቅንጅበራሂ እና የአባት ተጎልባች ቅንጅበራሂ የወረሰው ቡናማ አይን አለው። ስለዚህ ከልጆቻቸው ሁሉ በምናልባትነት ለ25% (1/4) ሰማያዊ አይን ይኖራቸዋል፤ ለ75% ቡናማ አይን ይኖራቸዋል ለማለት እንችላለን። በሌላው ትዳር፣ አባትና እናት ሁለቱ ሰማያዊ አይን ቢኖራቸው ኖሮ፣ ጎልባቹ ቅንጅበራሂ አይገኝባቸውም ማለት ነውና ልጆቻቸውም ሁሉ ሰማያዊ አይን እንደሚኖራቸው ማወቅ እንችላለን። ይህ በጣም ቀላል የሆነ ምሳሌ ነው፤ እንዲያውም ብዙ አይነት ባሕርዮች በአንድ በራሂ ሳይሆን በበርካታ በራሂዎች ሊገዙ ይችላሉ። (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "21591", "contents": "ያለ ጎረቤት ቡና ያለ ሙያ ዝና የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "17577", "contents": "ፈንገስ (Fungus) እንደ እርሾ (yeasts) እና ሞልድ (molds) ያሉ የብዙሃኑ ኢዩካሪዮቲክ ደቂቅ ዘ አካላት አባላት ናቸው። እንጉዳይ ደግሞ የፈንገስ አይነት ነው። ከ1961 ዓ.ም ከአሜሪካዊው ሳይንቲስት ሮበርት ዊታከር ጥናት ጀምሮ ፈንገስ ከአትክልትም ሆነ ከእንስሳ የተለየ የሥነ ሕይወት ስፍን ተቆጥሮዋል። (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "17637", "contents": "ቱሪዝም ራስን ለማደስ አልያም ለሌላጥቅም የሚደረግ የጉዞ ዓይነት ነው። በትክክለኛ ገለፃ ጎብኝ ማለት ከተለመደው የመኖሪያ ቦታው በመውጣት ከ24 ተከታታይ ሰአታት በላይ ከ1 አመት በታች የሚቆይ ማንኛውም ግለሰብ ወይም ቡድን ነው።"} {"id": "19857", "contents": "አውቶስቴሮግራም ማለቱ ያለ መነጽር ከሁለት ቅጥ ገጽታ ላይ የተሳለን ስዕል ሦስት ቅጥ እንዳለው ሆኖ በሰው ልጅ አንጎል መታየቱ። አውቶስቴሪዮግራምን ለማየት 3 ስልቶች መከተል ይቻላል። አንድ፣ አፍንጫ የስዕሉን ገጽ እንዲነካ አድርጎ መጠጋት። ከዚያ አይንን ሳያንቀሳቅሱ ቀስ ብሎ ራቅ ማለት። በዚህ ወቅት አይን ስዕሉ ላይ ለማተኮር ስለሚፈልግ እንዳያታኩር፣ እንዲያውም ድሮ በነበረበት ሁኔታ እንዲቀጥል ማድረግ። ቀስ ብሎ ወደኋላ ሲኬድ የሆነ ቦታ ላይ 3 ቅጡ ምስል ይገለጣል። ሁለተኛው ዘዴ ስዕሉን እየተመለከቱ ግን ከስዕሉ በስተጀርባ ላይ ባለ እቃ ላይ አይንን ማተኮር (በእርግጥ ሳይሆን፣ በምናብ)። ወይም በስዕሉ ውስጥ የራስን ነጸብራቅ ለማየት መሞከር። ሦስተኛው እና የበለጠ አስተማማኙ መንገድ፣ አንድ ጣትን በአይንመካከል በማስቀመጥ፣ እዚያ ጣት ላይ በማተኮር፣ ቀስ በቀስ ጣቱን ወደስዕሉ በማስጠጋትና ጣቱ ላይ ምንጊዜም ትኩረት በማድረግ፣ ልክ 3 ቅጥ የሆነውን የአውቶ ስቴሪዮግራም ምስል ሲያዩ በማቆም ነው።"} {"id": "20949", "contents": "የሀምሌ ጭቃ ቅቤ ለጋ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሀምሌ ጭቃ ቅቤ ለጋ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20973", "contents": "የለመደ እጅ ጆሮ ግንድ ያስመታል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የለመደ እጅ ጆሮ ግንድ ያስመታል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20979", "contents": "የለበሰ የማንንም ጎረሰ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የለበሰ የማንንም ጎረሰ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20997", "contents": "የሌባ መኝታው አመድ መታሰሪያው ገመድ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሌባ መኝታው አመድ መታሰሪያው ገመድ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21003", "contents": "የሌባን ጠበቃ አደባልቀህ ውቃ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሌባን ጠበቃ አደባልቀህ ውቃ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21015", "contents": "የልጅ መልከ ጥፉ በስም ይደግፉ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የልጅ መልከ ጥፉ በስም ይደግፉ የአማርኛ ምሳሌ ነው። == ትርጉሙ == መልከ ጥፉን ፉንጋን ልጅ በጥሩ ስም ማሳመር"} {"id": "21033", "contents": "የሎሌ አልቃሽ የሴት ቀዳሽ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሎሌ አልቃሽ የሴት ቀዳሽ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21699", "contents": "ያመነታ ተመታ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያመነታ ተመታ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21057", "contents": "የመኮንን ልጅ በከተማ የድሀ ልጅ በውድማ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የመኮንን ልጅ በከተማ የድሀ ልጅ በውድማ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21075", "contents": "የሚመክተው ጋሻ የሚጠጋበት ዋሻ የለውም የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሚመክተው ጋሻ የሚጠጋበት ዋሻ የለውም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21081", "contents": "የሚሰርቀውን ያጣ ሌባ ሰላማዊ መስሎ ይገባል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሚሰርቀውን ያጣ ሌባ ሰላማዊ መስሎ ይገባል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21735", "contents": "ያቀረቡልህን ጉረስ የተረፈህን መልስ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያቀረቡልህን ጉረስ የተረፈህን መልስ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21747", "contents": "ያባት ልጅ የማድጋ ዶሮ አንድ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያባት ልጅ የማድጋ ዶሮ አንድ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21753", "contents": "ያባት ሲቀር ምሰህ ቅበር የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያባት ሲቀር ምሰህ ቅበር የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21765", "contents": "ያባያ ልጅ ወዳቂ ያራኝ ልጅ አጥባቂ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያባያ ልጅ ወዳቂ ያራኝ ልጅ አጥባቂ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21141", "contents": "የሚፈታ ከተማ አዋጅ ቢነግሩበት አይሰማ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሚፈታ ከተማ አዋጅ ቢነግሩበት አይሰማ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21147", "contents": "የማታ ምግብ ለእንግዳ የጠዋት ምግብ ለአገዳ የጠዋት መጠጥ ለእዳ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የማታ ምግብ ለእንግዳ የጠዋት ምግብ ለአገዳ የጠዋት መጠጥ ለእዳ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21165", "contents": "የማያስተኛ ነግረውህ ተኝተው ያድራሉ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የማያስተኛ ነግረውህ ተኝተው ያድራሉ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21171", "contents": "የማያዋጣ ባል ቅንድብ ይስማል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የማያዋጣ ባል ቅንድብ ይስማል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "13563", "contents": "መልካሙ ተበጀ ታዋቂ ኢትዮጵያዊ የተውኔትና ዜማ ደራሲ፣ የቲያትር ተዋናይ እና ድምፃዊ ነው። መልካሙ ተበጀ የተወለደው በ፲፱፻፴፰ ዓ.ም. በሲዳሞ ክ/ሀገር ክብረ መንግሥት በሚባል ቦታ ነው። መልካሙ የሙዚቃ ፍቅር ከሕፃንነቱ ጀምሮ አብሮት ያደገ ነው። ቤተሰቦቹ ለሥራ ጉዳይ ወደ ሐረር ከዚያም ወደ አዲስ አበባ ሲዛወሩ አብሮ በመምጣት በአምኃ ደስታ ትምህርት ቤት ይገባል። በትምህርት ቤት በተለያዩ በዓላት በተለይም በወላጆች ቀን በሚያደርገው ተሳትፎ የሙዚቃ ስሜቱ ከእሱ አልፎ በተመልካች ዘንድ እየጎላ በመሄድ ነሐሴ ፲፭ ቀን ፲፱፻፶፯ ዓ.ም. በብሔራዊ ቲያትር የታዳጊ ኦርኬስትራ /ዳዊት ኦርኬስትራ/ በድምፃዊነት ተቀጠረ። መልካሙ ከግጥምና ዜማ ደራሲነቱ ባሻገር ቲያትርም የመድረስና በተዋናይነት የመሳተፍ ችሎታ ያለው ሲሆን ስለ ማህበራዊ ህይወት፣ ስለ ወጣትነት፣ ስለ ተፈጥሮ፣ ስለ ፍቅር እና ስለ ሌሎችም ብዙ የተጫወተ አንጋፋ ከያኒ ነው። መልካሙ እስካሁን ድረስ ከሁለት መቶ በላይ የሚሆኑ ዜማዎችን ተጫውቷል። ከእነዚህም ዜማዎቹ አንድ መቶ ሃምሳ ያህል የራሱ ድርሰቶች ናቸው። «የሲዳሞ ቆንጆ»፣ «በይ እንግዲህ ተለያየን»፣ «ቸብ ቸብ»፣ «ዳህላክ» እና «ሙዚቃ» የተሰኙ ዜማዎቹ እራሱ ደርሶ ከተጫወታቸው ዘፈኖች መካከል በዋቢነት ሊጠቀሱ የሚችሉ ናቸው። የድርሰት ችሎታውን ካስመሰከረባቸው ስራዎቹ አንዱ የሆነውና እራሱም በተዋናይነት የተሳተፈበት «ቢሮክራሲያዊ የከበርቴ አሻጥር» የተሰኘው ድርሰቱ ነው። መልካሙ በበርካታ የቴሌቪዥን ድራማዎች ከመጫወቱ ሌላ በፀጋዬ ገ/መድህን በተደረሰው «አቡጊዳ ቀይሶ»፣ በአያልነህ ሙላት በተደረሰው «ሻጥር በየፈርጁ» እና በሌሎችም ቲያትሮች ተሳትፎአል። ^ ሀ ለ ሐ መ ናሽናል ቢብሊዮግራፊ ቡድን፣ የአንጋፋ አርቲስቶች መዝገበ የሕይወት ታሪክ፣ መጋቢት ፳፻፣ ገጽ 15"} {"id": "21213", "contents": "የማይዘልቅ ባል ቅንድብ ይስማል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የማይዘልቅ ባል ቅንድብ ይስማል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21225", "contents": "የማይፈወስ ድዉይ የማይመለስ ጊጉይ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የማይፈወስ ድዉይ የማይመለስ ጊጉይ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21231", "contents": "የምላስ ጦር ቢታከም አይድንም የአማርኛ ምሳሌ ነው። የምላስ ጦር ቢታከም አይድንም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21243", "contents": "የምትበላው እህል ከማታየው መሬት ይበቅላል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የምትበላው እህል ከማታየው መሬት ይበቅላል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21255", "contents": "የምጣዱ እያለ የእንቅቡ ተንጣጣ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የምጣዱ እያለ የእንቅቡ ተንጣጣ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21267", "contents": "የሞተውን አያ ይለዋል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሞተውን አያ ይለዋል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "13605", "contents": "አሰፉ ደባልቄ የኢትዮጵያ ታዋቂ ዘፋኝ ስትሆን ብዙ ዘመናዊና ባህላዊ የሙዚቃ ስራዎችን በማቅረብ ትታወቃለች። አሰፉ የተወለደችው ጎንደር ውስጥ ነው። አዳርቃኝ ጥሩ ዘፋኝ ነች"} {"id": "21279", "contents": "የሞኝ ጀርባ ሲመታ ለአዋቂ ይስማማል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሞኝ ጀርባ ሲመታ ለአዋቂ ይስማማል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21285", "contents": "የራስህን አትበላ ገንዘብ የለህ የሰው አትበላ ዐመል የለህ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የራስህን አትበላ ገንዘብ የለህ የሰው አትበላ ዐመል የለህ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21291", "contents": "የሰው አመሉ ዳውላ ሙሉ መቼ ያስታውቃል አብረው ካልዋሉ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሰው አመሉ ዳውላ ሙሉ መቼ ያስታውቃል አብረው ካልዋሉ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21297", "contents": "የሴት ልባም ያህያ ቀንዳም የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሴት ልባም ያህያ ቀንዳም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21303", "contents": "የሴት ምክር የሾህ አጥር የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሴት ምክር የሾህ አጥር የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "13683", "contents": "ፀጋየ እሸቱ ታዋቂ ኢትዮጵያዊ ዘፋኝ ሲሆን ብዙ ዘመናዊ የሙዚቃ ስራዎችን በማቅረብ ይታወቃል።"} {"id": "13689", "contents": "ጥበቡ ወርቅዬ የኢትዮጵያ ታዋቂ ዘፋኝ ሲሆን ብዙ ዘመናዊ የሙዚቃ ስራዎችን በማቅረብ ይታወቃል። ንግስተ ሳባ አላማርርም"} {"id": "13695", "contents": "ሰማኸኝ በለው የኢትዮጵያ ታዋቂ ዘፋኝ ሲሆን ብዙ ዘመናዊ የሙዚቃ ስራወችን በማቅረብ ይታወቃል።"} {"id": "21939", "contents": "ይደንቃል ይገርማል አህያ ከዥብ ይከርማል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ይደንቃል ይገርማል አህያ ከዥብ ይከርማል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21399", "contents": "የንግዳ አይን አፋር ባለቤቱን ይጋብዛል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የንግዳ አይን አፋር ባለቤቱን ይጋብዛል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "18129", "contents": "የማርክሲዝም ሌኒኒዝም መዝገበ ቃላት በ1978 ዓ.ም በኩራዝ አሳታሚ ድርጅት የታተመ መጽሃፍ ሲሆን የማርክሲዝም-ሌኒኒዝምም እርዮተ አለም ወደ አማርኛ ለመተርጎም በሚደረገው ስራ ላይ የርዕዮቱን ቃላት ፍቺ በማርኛ ለማስቀመጥ የሚሞክር ስራ ነው። ምንም እንኳ የሶሺያሊዝምን ስርዓትን ለማስተማር የተቀመጠ መጽሃፍ ቢሆንም፣ ጥቅሙ ግን ከፍልስፍና፣ ከመዝገበ ቃላትና ከታሪክ አንጻር ከፍተኛ ነው። c-552 d- 555 f-558 m-564 H- 560 I-561 J -562 Q,R-571 S-573 T- 577 U-578 ^ Thanks to: Lapsley/Brooks Foundation @ good-amharic-books.com"} {"id": "18213", "contents": "መጋቢት ፮፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻፹፮ ኛው ዕለት ሲሆን፤ የበጋ ወቅት ፸፩ ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፻፹ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፻፸፱ ቀናት ይቀራሉ። ፲፱፻፷፫ ዓ/ም - ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ እና አልጋ ወራሽ መርድ አዝማች አስፋ ወሰን በደቡብ ኢትዮጵያ የእርሻ ልማት ሊጎበኙ ሄደው፣ የተሳፈሩበት የሩሲያ ኤም ፰ ሄሊኮፕተር ተሽከርካሪው በድንገት ተሰብሮ ሲከሰከስ ሦስት ተመልካቾች ሞተዋል፡ ንጉሠ ነገሥቱ እና አልጋ ወራሹ ግን ምንም ሳይሆኑ ተርፈው ጉዟቸውን በመኪና ቀጥለዋል። ^ Campbell, Alan; AA TELNo.119 (19MAR71) (እንግሊዝኛ) P.R.O., FCO 31/1118"} {"id": "18225", "contents": "መንኮራኩር (spaceship) ወደ ጠፈር ለመጓዝ የሚያገለግል ዘመናዊ ማሽን ነው። እነዚህ የማሽን ዓይነቶች ለተለያዩ ጥቅሞች ይውላሉ። ከነዚህም ጥቅሞች መካከል እንደ መገናኛ፣ መሬትን ለመቃኘት እንዲሁም የአየር ሁኔታ ትንበያ ለማዘጋጀት የሚሉት ይገኙበታል። የመጀመሪያው የጠፈር መንኮራኩር የተመነጠቀው እ.ኤ.አ በ1957 ጥቅምት 4 ነበር። ስምዋም ስፑትኒክ 1 ትባላለች።"} {"id": "21447", "contents": "የዘመድ ዘመድ ወንዝ ያሻግራል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የዘመድ ዘመድ ወንዝ ያሻግራል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21459", "contents": "የደንቆሮ ለቅሶ መልሶ መላልሶ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የደንቆሮ ለቅሶ መልሶ መላልሶ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "13857", "contents": "ባቲ ድል ወምበሬ (1543 - 1552) የአዳል ገዢ እንዲሁም የዘይላ አስተዳዳሪ የነበረው ኢማም ማህፉዝ ልጅ የነበረች ሲሆን አባቷ ከሞተ በኋላ ግራኝ አህመድን አግብታ በባሏ ዘመቻ ሁሉ ተሳታፊ የነበረች ሴት ናት። ግራኝ ከተገደለ በኋላ የእህቱ ልጅ የነበረውን ኑር ኢብን ሙጃሂድ በማግባት የባሏን ሞት የተበቀለች የአዳል መሪ ናት። ባቲ የሚለው ቃል ማዕረጓን ሲያሳይ፣ «ድል ወምበሬ» የሚለው ስያሜ ደግሞ በአማርኛ «የብዙ ድል ባለቤት ነኝ» የሚል ሃሳብ በጠላቶቿ ላይ ለማስረፍ የተጠቀመችበት ነበር። ሁለት ልጆቹዋን፣ ሙሃመድ (1531) እና አህመድ (1533) የወለደቻቸው ግራኝን ተከትላ ዘመቻ በሚያደርጉበት በትግራይ ነበር። በ1543 ባሏ ሲሞትና ልጇ መሃመድም በምርኮ ሲያዝ እርሷ ግን በመጀመሪያ ወደ ሰሜናዊ ምዕራብ ጣና በማምለጥ ኋላ ሐረር ለመግባት ችላለች። የሷ ልጅ እንደተማረከ ሁሉ፣ የአጼ ገላውዲወስን ወንድም ሚናስን ማርካ ስለነበር በሚናስ ምትክ ልጇን ለማስመለስ ችላለች። የባሏን ሞት ለመበቀል ያሰበችው ድል ወምበሬ ከባሏ ሽንፈትና ሞት 9 አመት በኋላ ኑር ኢብን ሙጃሂድ ( በጊዜው የሐረር ኢምርን) አገባችው። ኢምሩም በኦሮሞ ቡድኖች ሽንፈት የገጠመውን የሐረር ከተማ እንደገና በማነጽና በዙሪያውም እስካሁን ድረስ የሚታየውን የጀጎል ግምብ በማሰራት ሃይሉን አጠናከረ። ከዚያም ወደ መካከለኛው ኢትዮጵያ በመዝመት በ1559 ንጉስ ገላውዲወስን በጦርነት በመግድል የድል ወምበሬን ፍላጎት አሟላ። ^ ሪታ ፓንከረስት \"Women of Power in Ethiopia Legend and History\""} {"id": "22317", "contents": "(ይህ ስለ ብሔር ወይም ሕዝብ የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) ሲዳማ ሲዳማ የኢትዮጵያ ብሔር ነው። ሲዳማ ሲዳማ በኢትዮጵያ ከሚገኙ ብሄሮች አንዱ ሲሆን በህገመንግሥቱ ከተቀመጠው የብሄር ብሄረሰቦች መብት አንፃር በእጅጉ የተጠቀመ ብሔር ነው፡፡ጠቀሜታው ባለፉት 29 ዓመታት ደቡብ ክልል ከመሩ 6 አስተዳዳሪዎች አምስቱ ሲዳማ መሆናቸው ነው አባተ ኪሾ፤ ሽፈራው ሽጉጤ ፤ ደሴ ደልኬ ፤እና ሚሊዮን ማቴዎስ መጥቀስ ይቻላል፡፡ ሲዳማ በህዝብ ቁጥር 10 ሚሊዮን ሲሆን በዞን ደረጃ እንዲተዳደር የህወሓት ማፊያዎች የሀገሪቱ ሁለት ታላላቅ የአማራ እና የኦሮሞ ህዝቦችን ለመጨቆን ህወሓት ካለው የትግራይ 1.8 ሚ ህዝብ(በሗላ የዓማራውን መሬትና ህዝብ ከዘረፉ በሗላ 4ሚ ሞልተናል ብለዋል) . . ከደቡብ \"ጥቃቅንና አነስተኛ\" ብሐረሰቦች ጋር ሲዳማን በመጨመር \"አሻንጉሊት\" የሆነ ደኢህዴን የሚባል ድርጅት(የፖለቲካ ፓርቲ ያልሆነ ) ለህወሀት መጠቀሚያ ተራ የሆዳም ስብስብ በመመስረት አማራና ኦሮሞዎችን ለማፈን የግድ ሲዳማን ማፈን ምርጫ በመሆኑ ነበር፡፡ አሁን ደግሞ ክብር ለብልጽግና ፖርት ሆኖ የ130 ዓመት ጥያቄ ተመልሶ ስዳማ የኢትዮጵያ 10ኛዉ ክልል ሆኗል።"} {"id": "22077", "contents": "ድሀ በህልሙ ቅቤ ባይጠጣ ኖሮ እከክ ይጨርሰው ነበር የአማርኛ ምሳሌ ነው። ድሀ በህልሙ ቅቤ ባይጠጣ ኖሮ እከክ ይጨርሰው ነበር የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22101", "contents": "ድሀ ያመልክት ዳኛ ያሟግት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ድሀ ያመልክት ዳኛ ያሟግት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22365", "contents": "(ይህ ስለ ብሔር ወይም ሕዝብ የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) ኮንሶ ወረዳ የኢትዮጵያ ብሔር ነው።"} {"id": "22119", "contents": "ድመትና ቁንጫ ባዶ ቤት ይወዳል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ድመትና ቁንጫ ባዶ ቤት ይወዳል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22125", "contents": "ድምጽና ቁንጫ ባዶ ቤት ይወዳል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ድምጽና ቁንጫ ባዶ ቤት ይወዳል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "23145", "contents": "ኳት አቦ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ከአለት የተፈለፈ ቤተ ክርስቲያን ነው።"} {"id": "23151", "contents": "ውቅሮ መድሃኔ አለም ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ከአለት የተፈለፈ ቤተ ክርስቲያን ሲሆን ከክምር ድንጋይ በስተስሜን እና ከአይብ በእንቅብ አጠገብ በስተምዕራብ ይገኛል። ከትውፊት አንጻር ቤተክርስቲያኑ በዓፄ ገብረ መስቀል ላሊበላ እንደታነጸ ይታመናል።"} {"id": "18363", "contents": "መጽሐፈ ዕዝራ ሱቱኤል በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተከርስቲያን መጽሐፍ ቅዱስ ከብሉይ መጻሕፍት የሚፈረጅ ነው። ለማንበብ እታች ይጫኑ።"} {"id": "18369", "contents": "መጽሐፈ ዕዝራ ሱቱኤል በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተከርስቲያን መጽሐፍ ቅዱስ ከብሉይ መጻሕፍት የሚፈረጅ ነው። ለማንበብ እታች ይጫኑ።"} {"id": "22503", "contents": "የመላው ኢትዮጵያዊያን ብሔራዊ ንቅናቄ የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲ ነው።"} {"id": "23193", "contents": "ቤተ ጎለጎታ ከቤተ ደብረሲና በስተ ሰሜን የሚገኝ የላሊበላ አለት ፍልፍል ቤተ ክርስቲያ ነው። ቤተ ጎልገጎታ አንድ ውጫዊ የግድግዳ ገጽታ ብቻ ሲኖረው ውስጡ ሶስት ታቦታትን ይዟል። ቤተ ጎለጎታ ውስጥ እየሱስ ቤትና የኢየሱስ ክርስቶስ መቃብር በሚባሉ ሁለት ቦታዎች ይከፈላል። ቤተ መስቀል ቤተ ሚካኤል ቤተ ጎለጎታ ቤተ ማርያም ቤተ ደናግል ቤተ መድኃኔ ዓለም ቤተ አማኑኤል ቤተ መርቆሬዎስ ቤተ ገብርኤል ወሩፋኤል ቤተ አባ ሊባኖስ ቤተ ጊዮርጊስ"} {"id": "14001", "contents": ""} {"id": "31689", "contents": "ሻሰኖን (ፈረንሳይኛ፦ Chassenon) (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31695", "contents": "ንዮን (ፈረንሳይኛ፦ Nyons) (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31887", "contents": "ሜሪዳ (እስፓንኛ፦ Mérida) የእስፓንያ ከተማ ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31899", "contents": "ዶንግ ሆይ (ቬትናምኛ፦ Đồng Hới) የቬት ናም ከተማ ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31959", "contents": "ሐማት (አረብኛ፦ ሐማ) የሶርያ ጥንታዊ ከተማ ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "30819", "contents": "አህያ በለስላሳ ምላሷ እሾህ ትበላለች የአማርኛ ምሳሌ ነው። አህያ በለስላሳ ምላሷ እሾህ ትበላለች የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "30825", "contents": "እንደ ጆሮ ትልቅ እንደ ዓይን ትንሽ የለም የአማርኛ ምሳሌ ነው። እንደ ጆሮ ትልቅ እንደ ዓይን ትንሽ የለም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "30831", "contents": "ከሴት ሆዳም የጋላ ወራሪ ይሻላል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ከሴት ሆዳም የጋላ ወራሪ ይሻላል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "30837", "contents": "ካልቸኮሉ እንቁላል ይሔዳል በእግሩ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ካልቸኮሉ እንቁላል ይሔዳል በእግሩ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "30843", "contents": "የማይታዘዝ ሎሌ የማያስታርቅ ሽማግሌ ታስሮ እንደሚጮኽ አለሌ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የማይታዘዝ ሎሌ የማያስታርቅ ሽማግሌ ታስሮ እንደሚጮኽ አለሌ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "30849", "contents": "የጨዋ አሮጌ ከደጀ ሰላም የባለጌ አሮጌ ከላም የአማርኛ ምሳሌ ነው። የጨዋ አሮጌ ከደጀ ሰላም የባለጌ አሮጌ ከላም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "30855", "contents": "እንዴት ዋልህ ወንድሜ ቢለው ምሽቴ ወልዳ አለ፣ ማን ጠየቀህ፣ ትላንት ማታ፣ ይህ ሰው እብድ ነው? ቢያድግልኝስ ወንድ ነው አለ። እንዴት ዋልህ ወንድሜ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22731", "contents": "እንዶድ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው። በመላው ኢትዮጵያ ግዛት በተለይም በወይና ደጋ ተራ ነው። በአፍሪካና በማዳጋስካር፣ በተለይም በኢትዮጵያና ኤርትራ ይገኛል። ሥሩ ወይም ቅጠሉ ተደቅቆ በውሃ ለቁርባ ወይም ወፍ በሽታ ይጠጣል። የሥሩ መረቅ ለጨብጡ ያከማል። በአነስተኛ መጠን ካልሆነ ሊገድል ይችላል። የወንድ እንዶድ ሥር ተድቅቆ በውሃ ደግሞ ውሻ በሽታን ለማከም ይጠጣል። ወይም እንዲህ በጤፍ ቂጣ ይበላል። የእንዶድ ቅጠል ጭማቂ ለእከክ መቀባቱ፣ ወይም ለሆድ ትል መጠጣቱ ተዝግቧል። የፍሬውም ለጥፍ ለቁስል ይለጠፋል። ፍሬው ተደርቆ ተድቅቆ ለሳሙና መጠቀሙ ጥንታዊ ልማድ ነው። ደግሞ አሣን በማደንዘዝ በአጥማጆች ተጠቅሟል። በ1956 ዓም፣ አንድ የኢትዮጵያ ሳይንቲስት ዶ/ር አክሊሉ ለማ የእንዶድ ሳሙና ዛጎል ለበስን እንደሚያጥፋ ለይተው አገኙ። የቢልሃርዝያ በሽታ በዛጎል ለበስ ስለሚፈጠር፣ ቢልሃርዝያን በመከላከል ከፍ ያለ ሚና አገኝቷል። ዶክተሩም የእንዶድ ማዕከል ኣቋቁመዋል በዚህም ዕውቅናን እትርፋል። ሌሎችንም አስቸጋሪ ቀንድ አውጦች ወይም ተባዮች ለማጥፋት ስለሚችል እንዶድ በስሜን አሜሪካ ትኩረትና ፓቴንቶች አገኝቷል። ‎ ^ አማረ ጌታሁን - SOME COMMON MEDICINAL AND POISONOUS PLANTS USED IN ETHIOPIAN FOLK MEDICINE March 1976 እ.ኤ.አ. ^ በደብረ ሊባኖስ ዙሪያ ያለው ሕዝብ መድሃኒታዊ እጾች እውቀናና ጥቅም 1998 ዓም ከጥላሁን ተክለሃይማኖት፣ ሚሩጸ ጊዳይ፣ ግርማይ መድኅን፣ ያለም መኮነን፣ አዲስ አበባ ዩኒቬርሲቴ፣ አክሊሉ ለማ ተቋም ^ የዘጌ ልሳነ ምድር ባህላዊ መድሃኒት ጥናት 1999 ዓም ከጥላሁን ተክለሃይማኖት፣ ሚሩጸ ጊዳይ፣ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ^ የፍቼ፣ ኦሮሚያ ባህላዊ መድሃኒት ጥናት 2006 ዓም ከዓቢዩ እኒየው እና ሌሎች፣ ጎንደርና አዲስ አበባ ኡኒቨርሲቲዎች ሥነ ፍጥረት ኮሌጆች"} {"id": "40689", "contents": "3 July በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም ሰኔ 26 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "40695", "contents": "9 July በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም ሐምሌ 2 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "22767", "contents": "የቆላ እንጨት ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።"} {"id": "40785", "contents": "17 August በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም ነሐሴ 11 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "40791", "contents": "ሚስያ (ግሪክኛ፡- Μυσία /ሚውሲያ/) በጥንት ስሜን-ምዕራብ አናቶሊያ (የአሁኑ ቱርክ አገር) የተገኘ አውራጃ ነበረ። በኤጊያን ባህር ላይ የነበረችው አዮሊስ አውራጃ ደግሞ በጥንት የሚስያ ክፍል ተባለች። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "40815", "contents": "20 August በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም ነሐሴ 14 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "22797", "contents": "ግራዋ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው። ግራዋ በኢትዮጵያ ውስጥ ባህላዊ መጠጦችን ከማዘጋጀታቸው በፊት ለዕቃ ማጠቢያነት ያገለግላል። ለምሳሌ ጠላ፣ጠጅ ከማዘጋጀታቸው በፊት እቃወቹ በግራዋ ቅጠል ይታጠባሉ። ከዚህች በተጨማሪ ሰዎች ለቁርባ በሽታ፣ ለሆድ ቁርጠት እንደ መድሃኒት ይጠቀሙበታል ። ቊጥቋጥ ወይም ትንሽ ዛፍ፣ እስከ 10 m ድረስ ሊቆም ይችላል። ሲያብብ ንቦቹ ይወዱታል። ቶሎ በቀላል በራሱ ይታደጋል። በተለይ በጠፍ መሬት፣ በደን ዳርቻ፣ በውድማ በ1700-3000 ሜትር ከፍታ ያድጋል። የውስጡ ፈሳሽ ለሚያስቀምጥ መድሃኒት ይጠቀማል። ደረቁ አበባ የሆድ ቁርጠት ለማከም ተጠቅሟል። ወባን ደግሞ ለማከም እንደ ተጠቀመ ይነገራል። ቅጠሎቹ አንዳንዴ በጌሾ ፈንታ ጠላን ለመሥራት ይጠቀማሉ። የተበሰሉ ቅጠሎቹ ሊበሉ ይቻላል። ቅጠሉም ተድቅቆ በውሃ ለኮሶ ትል፣ ለወስፋት፣ እና ለሆድ ቁርጠት ይጠጣል። የቅጠሉም ጭማቂ ለአንጓ ብግነት («እንጥል ሲወርድ») እንደ ተጠጣ ተዘግቧል። እንዲሁም የግራዋ፣ የሰንሰልና የእምቧጮ ቅጠል ጭማቂ ለሆድ ቁርጠት ወይም ለወባ ይሰጣል። ^ አማራ ጌታሁን - SOME COMMON MEDICINAL AND POISONOUS PLANTS USED IN ETHIOPIAN FOLK MEDICINE March 1976 እ.ኤ.አ. ^ በደብረ ሊባኖስ ዙሪያ ያለው ሕዝብ መድሃኒታዊ እጾች እውቀናና ጥቅም 1998 ዓም ከጥላሁን ተክለሃይማኖት፣ ሚሩጸ ጊዳይ፣ ግርማይ መድኅን፣ ያለም መኮነን፣ አዲስ አበባ ዩኒቬርሲቴ፣ አክሊሉ ለማ ተቋም ^ የዘጌ ልሳነ ምድር ባህላዊ መድሃኒት ጥናት 1999 ዓም ከጥላሁን ተክለሃይማኖት፣ ሚሩጸ ጊዳይ፣ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ^ የፍቼ፣ ኦሮሚያ ባህላዊ መድሃኒት ጥናት 2006 ዓም ከዓቢዩ እኒየው እና ሌሎች፣ ጎንደርና አዲስ አበባ ኡኒቨርሲቲዎች ሥነ ፍጥረት ኮሌጆች"} {"id": "22803", "contents": "ጓሳ ወይም በደኔ ወይም ጀሞ (Balanites aegyptiaca) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ዛፍ ነው። እስከ 10 ሜትር ድረስ የሚቆም ቀጭን ዛፍ ነው። ለቅርንጫፎቹ ረጅም፣ ቀጥ ያሉ ዐረንጓዴ እሾሆች በጥምዝምዝ አሉባቸው። ከእሾሆቹ መሠረት ጨለማ-አረንጓዴ ውሁድ ቅጠሎች ይበቅላሉ፣ ውሁዱም ቅጠል ከ፪ ቅጠሊቶች እየሆነ በቅርጽም ሆነ በስፋት ሊለያዩ ይችላሉ። ሽንሽን ግንዱ ግራጫማ-ቡኒ ሻካራ ልጥ አለው፤ ይህም በረገፈበት ቦታ ቢጫ-አረንጓዴ እራፊ ይኖረዋል። ህብረአበባው የጥቂት አበቦች ዘለላ ሲሆን አበቦቹም ወይም ዘንግ-አልባ ወይም በአጭር አገዳ ላይ የሚቀመጡ ናቸው። የአበባው እንቡጥ ሞላላ እና በጉርምስና ሥሥ ጽጉር ያለበት ነው። አበቦቹ አረንጓዴ-ቢጫ ቀለም፣ ፍናፍንታም ጾታ፣ አምስት ቅጠል በክቦሽ ምጥጥን ያላቸው ናቸው፤ የአበባ ቅጠሎች 8-14 ሚሊሜትር ባጋማሽ ናቸው። የኅብራበባ ስሪት ግራጫማ ቀለም፣ ለሥላሣ ጽጉር ያለው፣ ከ10 ሚሊሜትር ያልረዘመ ነው። ሞልሟላ ፍሬው በተለምዶ ከ4 ሴንቲ ሜትር ያልረዘመ ነው፣ ያልበሰለ ሲሆን አረንጓዴ ነው፣ ሲበሰልም ቡናማ ይሆናል፣ ከሽካሽ ቆዳው ዝልግልግ ቡናማ ልጥልጥ አለበት፣ ይህም ጽኑ ፍሬ ድንጋይ አለበት። አናጢ ጉንዳን Camponotos sericius ከአበባው ከሚንቆረቆር ወለላ ይመገባል። የጥቅል ጎመን ዛፍ ንጉሥ ብል (Bunaea alcinoe) ኤጭ ዛፉን ርግፈ ቅጠል ያደርገዋል። ዛፉ በአፍሪካ በኩል ይገኛል። ጓሳ በግብጽ ቢያንስ ለ4,000 ዓመታት ታርሷል። ከ2000 ዓክልብ."} {"id": "22809", "contents": "ጥቁር ኣዝሙድ (Nigella sativa) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው። ጥቁር አዝሙድ ቅመሙ ለአያሌ ምክንያት ይጠቀማል፣ ከነዚህም አንዱ የማጣፈጫው ጸባይ ነው። በጥንት ዳቦዎችን ለማጣፈት ብዙ ይጠቀም ነበር። አሁን ግን በተለይ በመጠጥ፣ ከቁንዶ በርበሬ፣ ኮረሪማና ዝንጅብል ጋራ ተቀላቅሎ ይጠቀማል። ብርቱ መጠጦች እንደ አረቄ ወይም ካቲካላ ይህን ጨምረዋል። ለጥቁር አዝሙድ ጥቅም የተደረጀው ምክንያት የራስ ምታት እና የተለያዩ በሽቶችን ለማባረር ችሎታው እንዳለው በአፍ ይነገራል። ራስ ምታቱን ለማባረር፣ ዘሮቹ፣ ከተቀለጠ ቅቤ ጋር ተቅላቅለው፣ በንጹሕ ጨርቅ ተጠቅልለው፣ ባፍንጫው ይሸተታሉ። ^ አማራ ጌታሁን - SOME COMMON MEDICINAL AND POISONOUS PLANTS USED IN ETHIOPIAN FOLK MEDICINE March 1976 እ.ኤ.አ."} {"id": "22815", "contents": "ጭርቶ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።"} {"id": "31005", "contents": "ይህ መጣጥፍ ስለ ፈርዖኑ ደን ነው። ለብዙ ዛፎች መሬት ጫካን ይዩ። ደን የግብጽ የቀድሞ ዘመነ መንግሥት (1ኛው ሥርወ መንግሥት) ፈርዖን ነበረ። ስሙ «ደን» ለመጀመርያው ጊዜ የስዕል ቃል ሳይሆን እንደ ፊደላት ለተናባቢ በሚጠቅሙ ምልክቶች (ደ፣ ነ) ተጻፈ። ሌላ ስም ሰምቲ ነበረው፣ ይህ ግን በስዕል ቃል ተጻፈ። በልጅነቱ ንጉሥ ሆኖ እናቱ መርኒት እንደራሴ ሆና ገዛች። በስመቲ ዘመን የአባይ ሸለቆ ሕዝብ ቁጥር እጅግ ስለ በዛ ብዙ ሕንጻዎች ተሠሩ። በመቃብሩ አንድ ማኅተም የሥርወ መግሥቱ ፈርዖኖች ይዘርዝራል፦ ናርመር፣ አሃ (1 ቴቲ)፣ ጀር፣ ጀት፣ ደን እና መርኒት። ከያንዳንዱ ንጉሥ ስም በፊት «ቀንታመንቲው ሔሩ» የሚለው አርዕስት ይታያል። እነኚህ የአረመኔ ጣኦታት ስሞች ነበሩ። 136 ሎሌዎች ደግሞ ከሰምቲ ጋራ ተቀበሩ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31011", "contents": "1 ስልማናሶር (አሦርኛ፦ ሹልማኑ-አሻረዱ) ከ1278 እስከ 1249 ዓክልበ. ድረስ ግድም የአሦር ንጉሥ ነበረ። «ስልማናሶር» የሚለው አጻጻፍ በኋላ ዘመን ከብሉይ ኪዳን ስለሚታወቀው ሞክሼ 5 ስልማናሶር ነው። ለዘመኑ 30 የሊሙ ዓመት ስሞች ሁላቸው ከሰነዶች ታውቀዋል። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "22875", "contents": "ጥርኝ (ሮማይስጥ፦ Civettictis civetta)"} {"id": "43875", "contents": "እርሳኝ የሐመልማል አባተ አምስተኛ አልበም ነው። አልበሙ የወጣው በ፲፱፻፺ ዓ.ም. ነው። ^ ሀ ለ ሐ (እንግሊዝኛ) http://www.amazon.com/Irsagn-Hamelmal-Abate/dp/B00000IQYH"} {"id": "43881", "contents": "ሸማመተው በ2007 እ.ኤ.አ. የወጣ የሚካያ በሀይሉ የመጀመሪያ አልበም ነው። በአልበሙ ላይ ካሉት ዘፈኖች ውስጥ የስምንቱ ግጥም በሚካያ የተደረሱ ሲሆኑ የቀሪዎቹ ሶስት ግጥሞች ደግሞ ከኤልያስ መልካ ጋር በመተባበር የተደረሱ ናቸው። በዚህ አልበም ውስጥ የሚገኘው «ደለለኝ» በመባል የሚጠራው ዘፈን በ2000 በናይጄሪያ በተካሄደው የኮራ የሙዚቃ ውድድር ከምርጥ አስሮች ውስጥ ገብቶ ነበር። ^ ሀ ለ ኢሬቴድ፣ የአርቲስት ሚካያ በሀይሉ ቀብር ስነ ስርአት ተፈፀመ"} {"id": "22989", "contents": "ሳሞጤስ ዲስ በ1490 ዓ.ም. አኒዩስ ዴ ቪቴርቦ የተባለው ጣልያናዊ መነኮሴ ባሳተመው ዜና ማዋዕል ዘንድ የኬልቶች (በጋሊያ፣ አሁንም ፈረንሳይ አገር) መጀመርያ ንጉሥና አባት ነበረ። የያፌት ልጅ ሲሆን ለ157 ዓመት (2420-2263 ዓክልበ. ግድም) እንደ ነገሠ ተብሏል። አኒዩስ እንዳለው፣ የባቢሎን ታሪክ ጸሓፊ ቤሮሶስ (290 ዓክልበ.) ስለ ኖኅ ልጆች ብዙ ጥንታዊ መዝገቦች አቅርቦ ነበር። በዚህ በኩል፣ በናምሩድ 13ኛው ዓመት ሳሞጤስ ኬልታ ወይም ጋሊያ በተባለው ክፍል ሠፈረ። ይህም ከራይን ወንዝና ከፒረኔስ ተራሮች መካከል ያለው ሁሉ ከነብሪታንያ ደሴቶች ጠቀለለ። አገሩም መጀመርያ ከርሱ ስም «ሳሞጤያ» ይባል ነበር። በዚህ ዘመን ከሳሞጤስ ይልቅ ጥበበኛ ሰው አልነበረም ብሎ ይጨምራል። ለ112 አመት ከነገሠ በኋላ ደግሞ ሕግጋት ለአገሩ አወጣ። ከረጅም ዘመኑ በኋላ ልጁ ማጉስ እንደ ተከተለው ይላል። በ1520 ዓ.ም. ግድም የጻፈው ጀርመናዊ መምህር ዮሐንስ አቨንቲኑስ እንዳለው የባቢሎን ግንብ በተሠራ ጊዜ ናምሩድ የካም ልጆች መሪ ሲሆን፣ ዲስ ሳሞጤስ ለያፌት ልጆችና ኢስተር (ዮቅጣን) ለሴም ልጆች 3 መሪዎች ነበሩ። በፕሲውዶ-ፊሎ (100 ዓ.ም. ግድም) ሦስቱ መሪዎች ናምሩድ፣ ዮቅጣንና ለያፌት ወገን የሮድኢ ልጅ «ፌኔቅ» ይባላሉ፤ በፔትሩስ ኮመስቶር (1165 ዓ.ም.) ሦስቱ መሪዎች ናምሩድ፣ ዮቅጣንና ለያፌት ወገን «ሱፌኔ» ወይም «ሱስቴኔ» ይባላሉ። ራፋኤል ሆሊንስሄድ (1569 ዓ.ም.) ይህ የያፌት ልጅ ሳሞጤስ መታወቂያና የሞሳሕ ማንነት (ከኦሪት ዘፍጥረት 10 ታውቆ) አንድላይ እንደ ነበር የሚል ሃልዮ አቀረበ። ዘሬ ግን አብዛኛው መምህሮች የአኒዩስ ጽሑፍ በሙሉ እንደ ሐሣዊ መረጃ ይቆጥሩታል። ከአኒዩስ በፊት ስለ ሳሞጤስ አንዳንዴ የሚጠቀስ ማስረጃ ጥቂት ብቻ ነው። በ3ኛው ክፍለ ዘመን ዓ.ም. የጻፈው ግሪክ ጸሐፊ ዲዮገኔስ ላኤርቲዮስ ስለ ድሩዊዶች (የጥንታዊ ኬልቶች አረመኔ ቄሳውንት) ሲተርክ፣ ከክፍሎቻቸው አንዱ «ሰምኖጤስ» እንደተባለ ጽፏል። በ1ኛው ክፍለ ዘመን ዓክልበ."} {"id": "22995", "contents": "የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የቀድሞው የመጀመሪያው ፕሬዝዳንት ዶ/ር ነጋሶ ጊዳዳ ዶ/ር ነጋሶ ከ1987 እስከ 1994 ዓም ጀምሮ የኢፌዲሪ ፕሬዝዳንት በመሆን ሲያገለግሉ ቆይተዋል፡፡ ዶ/ር ነጋሶ በወቅቱ የፖለቲካ ሁኔታ ባለመስማማታቸው በገዛ ፈቃዳቸው ስልጣን ከለቀቁ በኋላም በ1997 ዓ.ም በተካሄደው ሃገራዊ ምርጫ በግል ዕጩነት የሕዝብ ድምጽ በማግኘት የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባል በመሆንም አገልግለዋል፡፡ ከመጀመሪያ ባለቤታቸው ደሲቱ ቀጀላ ሁለት ልጆችን ወልደዋል፡፡ በትምህርት እድል ከጀርመን ጎተህ ዩኒቨርሲቲ በታሪክ ትምህርት የዶክትሬት ዲግሪአቸውን ያገኙት ዶ/ር ነጋሶ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲም የታሪክ መምህር በመሆን ሲያገለግሉ ቆይተዋል፡፡ በጀርመን ሃገርም ረጊና አበልት የተባሉ ጀርመናዊት ነርስ እና አዋላጅ ጋር ትዳር በመመስረት አንድ ልጅ ወልደዋል፡፡ የመድረክ መስራች እና በኋላም የአንድነት ለፍትህ እና ለዴሞክራሲ ፓርቲ አባል ሆነውም ሲያገለግሉ ቆይተዋል፡፡ ከዛም ከፖለቲካው ዓለም ራሳቸውን በማግለል የተለያዩ ጥናታዊ ፅሑፎችን በመስራት ሲያቀርቡም ቆይተዋል፡፡ ^ (እንግሊዝኛ) ቢ.ቢ.ሲ. ^ ሪፖርተር፣ ዶ/ር ነጋሶ ጊዳዳ ራሳቸውን ከፖለቲካ አገለሉ https://www.blogger.com/post-edit.g?blogID=5871787735934639715&postID=8158068067934877521&from=pencil (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) Cite error: tags exist for a group named \"https://aszebheretobia.blogspot.com/2019/04/blog-post_27.html\", but no corresponding tag was found"} {"id": "31125", "contents": "ሰውሃን ወይም ዉሰውሃን (ኮሪይኛ፦ 서한) በኮርያ ልማዳዊ አፈ ታሪክ በጥንታዊ ኮርያ (ጎጆሰን) የነገሠ ንጉሥ ወይም «ዳንጉን» ነበር። እርሱ ከዳንጉን ሃንዩል መንግሥት ቀጥሎ ገዛ። በጠቅላላ ለ፰ ዓመታት (ምናልባት 1778-1770 ዓክልበ.) እንደ ነገሠ ይጻፋል። ከዚያ በኋላ አሱል ተከተለው። በ1903 ዓም. በኮሪይኛ የተዘጋጀው ዜና መዋዕል ኋንዳን ጎጊ ስለዚሁ አፈታሪካዊ ዘመን መረጃ ይሰጣል፤ ሆኖም በብዙ የኮርያ መምህሮች ዘንድ ይህ መጽሐፍ እንደ ትክክለኛ ታሪክ አይሆንም። ሰውሃን ካደረጋቸው ሥራዎች መካከል ዋና ዋናዎቹ እንዲህ ናቸው፦ 1777 ዓክልበ. ግ. - 5% የግቢ ግብር በጆሰን ተመሠረተ። 1776 ዓክልበ. ግ. - የበለጠ ምርጥ፤ የአንድ ሩዝ ተክል ፰ ቅንጣት ሰጠ። 1774 ዓክልበ. ግ. - ሰውሃን ራሱን እንደ ተራ ሰው አስመስሎ በሥያ አገር (ቻይና) ሰለየ። ከዚያ በኋላ የመንግሥት አደረጃጀቱን አስተካከለ። 1771 ዓክልበ. ግ. - ሦስት እግሮች ያሉት ቁራ በቤተ መንግሥት አጸድ ቦታ ወረደ። የክንፉ ርዝመት ፩ ሜትር ያህል ነበር። 1770 ዓክልበ. ግ. - ዳንጉን ሰውሃን ዓረፈ፤ አልጋ ወራሽ ልዑል አሱልም የጆሰን ዳንጉን ሆነ። ኋንዳን ጎጊ በእንግሊዝኛ ትርጉም"} {"id": "23067", "contents": "ጂዮቫኒ ዶስ ሳንቶስ ራሚሬዝ (ግንቦት ፫ ቀን ፲፱፻፹፩ ዓ.ም. ተወለደ) ሜክሲካዊ እግር ኳስ ተጫዋች ነው። በአሁኑ ጊዜ ለሪያል ማዮርካ እና የሜክሲኮ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድን ይጫወታል። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "23091", "contents": "መቸና ልደታ ማርያም ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ከአለት የተፈለፈ ቤተ ክርስቲያን ነው።"} {"id": "33783", "contents": "ወትሮ ሃጅ በአማርኛ ፈሊጣዊ አነጋገር የሆነ ዘይቤ ነው። እሄዳለሁ ብሎ ግን የማይሄድ አበበ ወትሮ ሃጅ ነው። እሄዳለው ካለ ስንት ቀኑ ግን አሁንም አለ።"} {"id": "33789", "contents": "ከቁንጫ ለምድ ማውጣት በአማርኛ ፈሊጣዊ አነጋገር የሆነ ዘይቤ ነው። ፀጉር ሰንጣቂ፣ በሰወች ስራ ትንሿን ስህተት ፈልጎ የሚያገኝ። ከአበበ ከቁንጫ ለምድ ስለሚያወጣ ከሰው ጋር አይግባባም።"} {"id": "31173", "contents": "ዳሙል በኮሪያ የነገሠ ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "33819", "contents": "ሰጎ ገባ በአማርኛ ፈሊጣዊ አነጋገር የሆነ ዘይቤ ነው። በድንገት ዘው ብሎ ገባ አንድ ቀን በምሳ ሰዓት ጊዜ እንደለመደው ከአንድ ሰው ቤት ለመቀላወጥ ሰገገና ከተፍ አለ።"} {"id": "42003", "contents": "ፍራንክፉርት አም ማይን (ጀርመንኛ፦ Frankfurt am Main) የጀርመን ከተማ ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "47271", "contents": "ዊንስተን ቹርቺል ([[እንግሊዝኛ፦ Winston Churchill) 1867-1957 ዓም የኖረ ከ1932 እስከ 1937 ዓም. እና እንደገና ከ1943 እስከ 1947 ዓም የዩናይትድ ኪንግደም ጠቅላይ ሚኒስትር ነበሩ። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "42057", "contents": "መይን (Maine) ከአሜሪካ 50 ክፍላገራት 1ዱ ነው።"} {"id": "33897", "contents": "ፍትፍት ወይንም ፍርፍር ኢትዮጵያና ኤርትራ የሚዘወተር የምግብ አይነት ነው። እሚሰራውም ከእንጀራ ወይንም ቂጣ ነው። ብዙ ጊዜ ፍትፍት የሚቀርበው ለቁርስ ነው። ደግሞ ይዩ፦ ቋንጣ ፍርፍር ሱፍ ፍትፍት ጨጨብሳ"} {"id": "33951", "contents": "ሰርጉን ምላሽ ትለኛለህ በአማርኛ ፈሊጣዊ አነጋገር የሆነ ዘይቤ ነው። በጣም ጥሩ ነው። ደስ ይላል። ሌላ ሰው ያንቄሸሸው ነገር ለተናጋሪው ጥሩ ሆኖ ሲገኝ። አለሙ፡ አሁን ስመጣ 5 ብር ወድቆ አገኘሁ። ምን ዋጋ አላት ትንሽ ናት። ማሞ፡ ሰርጉን ምላሽ ትለኛለህ? የተባባልነውን ዕቃ ለመግዛት እኮ 5 ብር ብቻ ነው የጎደለን!!!"} {"id": "34053", "contents": "ዱር ደፊ"} {"id": "34197", "contents": "ታኅሣሥ ፳፭ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻፲፭ተኛው እና የመፀው ወቅት መጨረሻውና ፺ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፪፻፶፩ ቀናት በዘመነ ዮሐንስ፤ በዘመነ ማቴዎስ፤ እና በዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፪፻፶ ቀናት ይቀራሉ። ፲፱፻፲፯ ዓ/ም - የፋሺስቱ መሪ ቤኒቶ ሙሶሊኒ በኢጣልያ ግዛት በሙሉ የአምባ-ገነንነት ሥልጣን እንደሚይዝ በይፋ አስታወቀ። ፲፱፻፶፩ ዓ/ም - የአላስካ አስተዳደራዊ ክልል በዚህ ዕለት የአሜሪካ ኅብረት ፵፱ኛዋ አባል ህና ከኅብረቱ ጋር ተዋሐደች። ፲፱፻፶፬ ዓ/ም - የሮማ ካትሊክ ቤተ ክርስቲያን ሊቀ ጳጳስ ዮሐንስ አሥራ-ሦስተኛ የኩባውን መሪ ፊደል ካስትሮን ከካቶሊክ ክርስቲያን ጉባዔ በውግዘት አስወገዱ። ፲፱፻፸ ዓ/ም - ታዋቂዋ ኢትዮጵያዊት ሱፐር ሞዴል ሊያ ከበደ በዚህ ዕለት አዲስ አበባ ተወለደች። (እንግሊዝኛ) http://en.wikipedia.org/wiki/January_3"} {"id": "34761", "contents": "(ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "34827", "contents": "ቱርኩ በፊንላንድ ደቡብ ምዕራፍ ጠረፍ፣ በአውራ ወንዝ አፍ ላይ የሚገኝ ከተማ ነው። ጥንታዊ ስሙ አቦ ነው። ከተማው የተመሠረተው በ፲፫ኛው ክፍለ ዘመን ሲሆን ለብዙ መቶ ዓመታት እስከ 1804 ዓ.ም. ድረስ የፊንላንድ ትልቁ እና ዋና ከተማ ነበር። ታምፔር (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "47373", "contents": "ሃንስ ክርስቲያን አንደርሰን (1797-1867 ዓም) ዝነኛ የዴንማርክ ጸሐፊ ነበሩ። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "47391", "contents": "ታላቁ አክባር (1535-1598 ዓም) ከ1548 እስከ 1598 ዓም ድረስ የሙጋል መንግሥት (እስላማዊ በአሁኑ ሕንድ አገር) ሦስተኛ ንጉሥ ነበር። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "47397", "contents": "ሜሊያ (እስፓንኛ፦ Melilla) በአፍሪካ የሚገኝ የእስፓንያ ከተማ ነው። በሜዲቴራኔያን ባሕርና በሞሮኮ በሙሉ ይዋሰናል። ከ1489 ዓም ጀምሮ የእስፓንያ ስለ ሆነ፣ እንደ እስፓንያ ክፍል ይቆጠራል። ሆኖም ሞሮኮ በዚህና በሌላው የእስፓንያ አፍሪካዊ ከተማ በሴውታ ላይ ይግባኝ አላት። በ1987 ዓም የራስ ገዥ ሁኔታ አገኘ፤ ከዚያ ቀድሞ የማላጋ ክፍላገር ከተማ ይቆጠር ነበር። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31311", "contents": "ኮላ ኡዋይስ ከ316 እስከ 320 ዓም ድረስ የአየርላንድ ከፍተኛ ንጉሥ ነበር። የቲገርናቅ ዜና መዋዕል (1080 ዓም ተቀነባብሮ) በ316 ዓም እንደ ጀመረ ይመለከታል፣ ለ፬ ዓመት እስከ 320 ዓም ድረስ ገዛ ይላል። ሌሎቹ ምንጮች ሁሉ ፬ አመታት እንደ ገዛ በማለት ይስማማሉ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "34935", "contents": "አይጊያሌዎስ በግሪክ አፈ ታሪካዊ ዜና መዋዕል ዘንድ የሲክዮን መንግሥት መሥራች ነበረ። አውሳብዮስ (317 ዓ.ም. ጽፎ) ካስቶርን (150 ዓክልበ. ግድም) ሲጠቅስ፣ የአይጊያሌዎስ ዘመን 52 ዓመታት ሲሆን በአሦር ንጉሥ ቤሉስ 15ኛው ዓመት ጀመረ፤ ይህም በግሪክ መጀመርያው መንግሥት (ምናልባት ከ2360-2308 ዓክልበ. ግድም) ነበር ይላል። ከዚህ በላይ ፔሎፖኔሶስ መጀመርያ በእርሱ ስም «አይጊያሌያ» ይባል ነበር፣ ተከታዩም ኤውሮፕስ ነበር ይለናል። ፓውሳንዮስ (107 ዓ.ም. ግድም) እንደ ጻፈ፣ «ሲክዮንያውያን፣ በዚሁ ጠረፍ ክፍል የቆሮንቶስ ሰዎች ጎረቤቶች፣ ስለ ራሳቸው አገር እንደሚሉ አይጊያሌዎስ መጀመርያው ኗሪ ነበረ፣ እስካሁን አይጊያሎስ የተባለው የፔሎፖኔሶስ አውራጃ እርሱ ስለነገሠበት ስለርሱ ተሰየመ፣ በሜዳውም ላይ አይጊያሌያ የተባለውን ከተማ መሰረተ።[...] በተጨማሪ አይጊያሌዎስ ኤውሮፕስን ወለደ፣ ኤውሮፕስም ቴልቂንን ወለደ፣ ቴልቂንም አፒስን ወለደ።» ቢብሊዮጤኬ የተባለው መጽሐፍ (ከ150 ዓክልበ. በኋላ፣ በአፖሎዶሮስ ተጽፎ እንደተባለ) እንደ ጻፈ፣ «ኢናቆስ (የውቅያኖስና ጤቲስ ልጅ) እና ሜሊያ (የውቅያኖስ ልጅ) ወንድ ልጆች ፎሮኔዎስና አይጊያሌዎስ ነበሯቸው። አይጊያሌዎስ ያለ ልጅ አርፎ መላው አገር አይጊያሊያ ተባለ፤ ፎሮኔዎስም በኋላ ፔሎፖኔሶስ በተባለው አገር ሁሉ ነግሦ አፒስንና ኒዮቤን በሴት አድባሩ ቴሌዲኬ ወለዳቸው።»"} {"id": "47451", "contents": "የሰው ልጅ በዚች ምድር ላይ ሲኖር ከሐብት፣ ከንብረትና ከምቾች ይልቅ ያለነጻነት መኖር እንደማይችል ታጋይ አርበኛ ጎቤ መልኬ ህያው ምስክር ነው። ታጋይ አርበኛ ጎቤ መልኬ በታች አርማጭሆ ወረዳ በአካባቢ ህዝብ ዘንድ የተከበረ አራሽ-ነጋዴ፣ ነበር። ታጋይ አርበኛ ጎቤ አራት የጭነት አይሱዚ መኪኖች፣ ከአራት መቶ በላይ የቁም ከብቶች፣ በርካታ ቋሚና ተንቀሳቃሽ ንብረትና ሰፊ የሰሊጥ እርሻ መሬት ባለቤት፣ ከነጻነት በቀር ምንም ያላጣ ታዋቂና የተከበረ ሀገርና ወገን ወዳድ ባለሃብትና ጀግና ነበር። የህዝብ እንግለት ይብቃ በማለት ነፍጥ አንግቦ በመጨረሻ መስዋዕት እስከሆነበት የካቲት 2009 ዓ.ም ድረስ ታግሏል። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "47463", "contents": "ንግሥት ቪክቶሪያ(1811-1893 ዓም) ከ1829 እስከ 1893 ዓም ድረስ የዩናይትድ ኪንግደም ንግሥት ነበሩ። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "47481", "contents": "ኑክ ወይም በዳንኛ ጎድጣብ (Godthåb) የግሪንላንድ መቀመጫ ነው።"} {"id": "47487", "contents": "ኢጎር ስትራቪንስኪ (ሩስኛ፦ И́горь Страви́нский ) ከ1874 እስከ 1963 ዓም የኖረ የሩስያና በኋላ የፈረንሳይ በመጨረሻም የአሜሪካ የክላሢካል ሙዚቃ አቀነባባሪና ደራሲ ነበሩ። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "47493", "contents": "ፖትስዳም (ጀርመንኛ፦ Potsdam) የጀርመን ከተማ ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "44493", "contents": "ዌርጊሊዩስ (ሮማይስጥ፦ Publius Vergilius Maro /ፑብሊዩስ ዌርጊሊዩስ ማሮ/) ከ78 ዓክልበ. እስከ 27 ዓክልበ. ድረስ የኖረ የጥንቱ ሮሜ ባለቅኔና ደራሲ ነበር።"} {"id": "44499", "contents": "ሳቢዩም ከ1757 እስከ 1743 ዓክልበ. ድረስ (ኡልትራ አጭር) የባቢሎን ፫ኛ ንጉሥ ነበረ። አባቱን ሱሙላኤልን ተከተለው። በአባቱ ሱሙላኤል ዘመን መጨረሻ ወይም 1757 ዓክልበ. ግድም የላርሳ ንጉሥ ሲን-ኢዲናም ባቢሎንን እንዳሸነፈው በርሱ ዓመት ስም ዘገበ። ለሳቢዩም ዘመን 14 ያህል የዓመት ስሞቹ ታውቀዋል። ከነርሱም መካከል፦ 1751 ዓክልበ. ግ. - «የላርሳ ሥራዊት በመሣርያዎች የተመታበት ዓመት» 1746 ዓክልበ. ግ. - «የካዛሉ ግድግዳ የጠፋበት ዓመት» የሳቢዩም ተከታይ ልጁ አፒል-ሲን ነበረ። የሳቢዩም ዓመት ስሞች"} {"id": "47583", "contents": "ደይቪድ ካምረን (እንግሊዝኛ፦ David Cameron 1959 ዓም - ) ከ2002 እስከ 2008 ዓም ድረስ የዩናይትድ ኪንግደም ጠቅላይ ሚኒስትር ነበሩ። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "47589", "contents": "ሰይንት ፖል (እንግሊዝኛ፦ Saint Paul «ቅዱስ ጳውሎስ») የሚንሶታ ክፍላገር አሜሪካ ከተማ ነው። ይህ ከተማ ከሚኒያፖሊስ ፊት ለፊት ስለ ተቀመጠ ሁለቱ «መንታ ከተሞቹ» ይባላሉ።"} {"id": "47607", "contents": "ኦስትሪያ-ሀንጋሪ ከ1859 ዓም እስከ 1911 ዓም ድረስ የነበረ ታሪካዊ መንግሥትና ግዛት ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "47613", "contents": "ዩሰይን ቦልት (እንግሊዝኛ፦ Usain Bolt 1978 ዓም - ) ዝነኛ የጃማይካ ሯች ነው። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "47619", "contents": "ካሊኒንግራድ የሩስያ ከተማ ነው።"} {"id": "47637", "contents": "ሽኮኮ (Sciuridae) የዘራይጥ አስተኔ ሲሆን ከተለያዩ ዝርያዎች አንዳንዱ በዛፍ ውስጥ የሚኖር፣ አንዳንዱ በመሬት ላይ የሚቆይ አይነት አለ። «ሽኮኮ» ደግሞ አንዳንዴ ሌላ በትክክል አሽኮኮ የተባለውን የኢትዮጵያ እንስሳ ያመልክታል።"} {"id": "47649", "contents": "ጉጉት (Strigiformes) በጣም ሰፊ የሆነ የአዕዋፍ ክፍለመደብ ነው። በዚህ ክፍለመደብ ውስጥ በርካታ የጉጉት ዝርያዎች አሉ።"} {"id": "47661", "contents": "ሸክኒት (Pyrus) በተለይ በውጭ አገር የታወቀ የፍራፍሬ ዛፍ ወገን ነው።"} {"id": "44565", "contents": "የአንጎላ እግር ኳስ ፌዴሬሽን (ፖርቱጊዝኛ፦ Federação Angolana de Futebol) የአንጎላ እግር ኳስ አስተዳዳሪ አካል ነው። ፌዴሬሽኑ የአንጎላ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድንንና የተለያዩ ብሔራዊ ውድድሮችን ያዘጋጃል። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "44637", "contents": "ላስ ቬጋስ (እንግሊዝኛ፦ Las Vegas) የኔቫዳ አሜሪካ ከተማ ነው። በ1897 ዓ.ም. ተመሠረተ። የሕዝቡ ቁጥር 596,424 አካባቢ ነው።"} {"id": "44679", "contents": "ጋላታሳሬይ ስፖርት ክለብ በቱርክ የሚገኝና መቀመጫውን በኢስታንቡል ያደረገ የእግር ኳስ ክለብ ነው። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "47853", "contents": "የማልታ-ቡረት ሥልጣኔ በባይካል ሐይቅ ዙሪያ በሳይቤሪያ፣ ሩስያ የተገኘ ቅድመ-ታሪካዊ የሥነ ቅርስ ሥልጣኔ ነው። በዚህ ስፍራ በተለይ ከቀንደ መሬት (ጥንት የጠፋ የዝሆን ዝርያ) በመጣ በዝሆን ጥርስ ብዙ እቃዎችና ቅርጾች ተሠርተው ተገኝተዋል። በጥንት የሥፍራው ኗሪዎች ቀንደ መሬቱን ያደኑት አዳኞች ይሆናሉ። የአውሮፓና ምዕራባውያን ሊቃውንት እንደ ገመቱ ሥፍራው የተሰፈረው ከ22,000 እስከ 13,000 ዓክልበ. ነበረ ወይም ለ9,000 ዓመታት በሙሉ ከዚያ ደረጃ በጣም አልተነሡም። እንዲሁም በነዚህ ሊቃውንት ዘንድ የሰው ልጅ ዘሮችና ቀንደ መሬቱ አንድላይ ከ42,000 እስከ 2,000 ዓክልበ. ድረስ ይኖሩ ነበር፤ ወይም በጠቅላላ ለ40,000 ዓመታት ሰዎች እጅግ ቀስ ባለ እርምጃ ኑሮአቸውን ያሻሸሉ ማለት ነው። ነገር ግን ይህ ዘመን 40,000 ዓመታት ሆኖ የተጻፉ መዝገቦች ከተጀመሩት 5,000 ዓመታት በ8 እጥፍ ይበልጣል፤ ይህ ሁሉ ረጅም ጊዜ የሰው ልጅ በአንድ ሁኔታ ያህል መቆየቱ ስለዚህ አጠያያቂ ነው። በዚያም ላይ ሰዎች የሚበዙበት መጠን በማናቸውም ጊዜ ከዚህ ዝግተኛ መጠን እጅግ መበልጡ ስለሚታወቅ፣ ዓለሙን በሙሉ ለመሸፈን በጥቂት ሺህ አመታት ውስጥ እንጂ 40,000 ምናምንት አመታት እንዳስፈለገ አይመስልም። ልክ መቼ እንደኖሩ ያለ ክርክር ባይታወቅም፣ የተገኙት ጥንታዊ እቃዎች ትኩረት ስበዋል። የዝሆኑ ታላላቅ አጥንት ደግሞ ለቤቶቻቸው መዋቅር ይጠቅማቸው ነበር። የፈረንጅ አጋዘን ቀንድ ደግሞ ተገኝቷል። በብዙዎች የዝሆን ጥርስ ቅርጾች ትንሽ ቀዳዳ ያላቸው ከአንገት ድሪ ተለበሱ። የወንዶች እቃዎች (መሣርያዎች ወዘተ.) ከምድጃው ወደ ቀኝ ተቀበሩ፣ ድሪያቸው በራሪ ይብራ ይምሰል ነበር። የሴቶች እቃዎች (የስፌት፣ መርፌ ወዘተ.) ወደ ምድጃው ግራ ተቀብረው ድርያቸው የሴት ምስል ነበር። በአውሮፓም በጣም ተመሳሳይ የሴት ምስሎች ተገኝተዋል፤ ግን የአውሮፓ ምስሎች ከፊታቸው ይልቅ ሰውነታቸውን በዝርዝር ቀረጹ። በነዚህ ሳይበሪያዊ ምስሎች ግን ከሰውነታቸው ይልቅ ፊታቸውን በዝርዝር ቀረጹ። የማልታ-ቡረት ምስሎችና ሥልጣኔ ለማየት (እንግሊዝኛ)"} {"id": "44745", "contents": "ክሪስቲያን ሪካርዶ ስቱዋኒ ኩርቤሎ (ጥቅምት ፪ ቀን ፲፱፻፸፱ ዓ.ም. ተወለደ) ኡራጓያዊ እግር ኳስ ተጫዋች ነው። ለኤስፓንዮል ክለብ የሚጫወት ሲሆን የኡራጓይ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድን አባል ነው። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "47895", "contents": "የእንግሊዝ ወሽመጥ በአውሮፓ ውስጥ ከፈረንሳይና ከእንግሊዝ መካከል የሚገኝ ወሽመጥ ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "44763", "contents": "ጋስቶን ኤዘኪል ራሚሬዝ ፔሬይራ (ኅዳር ፳፫ ቀን ፲፱፻፹፫ ዓ.ም. ተወለደ) ኡራጓያዊ እግር ኳስ ተጫዋች ነው። ለሳውዝሃምፕተን ክለብ የሚጫወት ሲሆን የኡራጓይ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድን አባል ነው። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "44769", "contents": "ክለብ አትሌቲኮ ቦካ ጁኒየርስ (እስፓንኛ፦ Club Atlético Boca Juniors) በብዌኖስ አይሬስ፣ አርጀንቲና ውስጥ ላ ቦካ በሚባል ሠፈር የሚገኝ እግር ኳስ ክለብ ነው። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "44781", "contents": "ሳን ሎሬንዞ ዴ አልማግሮ አትሌቲክ ክለብ (እስፓንኛ፦ Club Atlético San Lorenzo de Almagro) በብዌኖስ አይሬስ፣ አርጀንቲና የሚገኝ እግር ኳስ ክለብ ነው። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "44787", "contents": "ዶራዶስ ዴ ሲናሎአ በኩሊያካን፣ ሜክሲኮ የሚገኝ የእግር ኳስ ክለብ ነው። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "44805", "contents": "H / h በላቲን አልፋቤት ስምንተኛው ፊደል ነው። በእንግሊዝኛ የፊደሉ ስም አጠራር /ኧይች/ ቢሆንም፣ የተናባቢው ድምጽ /ህ/ ያሰማል። የ«H» መነሻ ከቅድመ-ሴማዊ ጽሕፈት «ሔት» እንደ ሆነ ይታስባል። በዚህ ጽሕፈት ፊደሉ የአጥር ስዕል መስለ። ለዚህም ተመሳሳይ የግብጽ ሀይሮግሊፍ ነበር። ቅርጹ ከዚያ በፊንቄ (ከነዓን) ሰዎች ተለማ። በፊንቄ ጽሕፈት የፊደሉ ሔት ድምጽ እንደ ተናባቢ («ሕ») ሲሆን በግሪክ አልፋቤት እንዲሁም ሄታ ለ «ህ» ተጠቀመ። ከ450 ዓክልበ. ግድም በኋላ ግን ይህ ምልክት ትንሽ ተቀይሮ «ኤታ» (Η η) የአናባቢ ድምጽ «ኤ» ለማመልከት ይጠቅም ጀመር። ይህን ለውጥ መጀመርያ ያደረገው ባለቅኔው ሲሞኒዴስ ዘኬዮስ (564-476 ዓክልበ.) እንደ ነበር በግሪክ ጽሐፊዎች ተባለ። ሆኖም በጥንታዊ ጣልያን አልፋቤቶች እንደ ኤትሩስካዊ አልፋቤት እና ላቲን አልፋቤት፣ «H» ተናባቢውን «ህ» በመወክል ቆየ። በግዕዝ አቡጊዳ ደግሞ «ሐ» («ሐውት») የሚለው ፊደል ከቅድመ-ሴማዊው «ሔት» ስለ መጣ፣ የላቲን «H» ዘመድ ሊባል ይችላል። በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ H የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ።"} {"id": "44811", "contents": "ስፖርቲንግ ዴ ሂኾን (እስፓንኛ፦ Real Sporting de Gijón, S.A.D.) በሂኾን፣ እስፓንያ የሚገኝ የእግር ኳስ ክለብ ሲሆን የተመሠረተው በግንቦት ፳፬ ቀን ፲፰፻፺፯ ዓ.ም. ነው። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "44823", "contents": "ቲቡሮኔስ ሮሆስ ዴ ቬራክሩዝ በቬራክሩዝ፣ ሜክሲኮ የሚገኝ የእግር ኳስ ክለብ ነው። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "44829", "contents": "ሁዋቺፓቶ ስፖርት ክለብ (እስፓንኛ፦ Club Deportivo Huachipato) በታልካኋኖ፣ ቺሌ የሚገኝ የመድበለ ስፖርት ክለብ ነው። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "35811", "contents": "የዥዎሉ ውግያ በቻይና ልማዳዊ አፈ ታሪክ ዘንድ በ2331 ዓክልበ. ግድም በዥዎሉ አካባቢ የተደረገ ታልቅ ውግያ ነበረ። ይህ ከባንጯን ውጊያ (2350 ዓክልበ. ግድም) በኋላ ትቂት ዓመታት በኋላ ይሆናል። በዚሁ ውግያ የኋንግ ዲ ኃያላት (የኋሥያ ወገን) በቺ ዮው ሠራዊት ላይ ድል አደረጉ። ይህ ቺ ዮው የ81 ጎሣዎች አለቃ ነበር ይባላል። በውግያው ቺ ዮው ጉምን በጥንቆላ ፈጥሮ ኋንግ ዲ «ደቡብ አመልካች ሠረገላ» የተባለውን ጠድከል ፈጠረ፣ በእርሱም እርዳታ ደብዛቸውን አገኙ። ብዙም ሌሎች ጉድ ሥራዎች እንደ ተከሠቱ የሚል ወሬ አለ። በመጨረሻ ቺ ዮው ተገድሎ ወገኑ እንደ ተከፋፈለ ይታመናል። አንዱ ወገን በያንግ-ጸ ወንዝ ደቡብ ቀርቶ የህሞንግ (ምያው) ብሔር ወላጆች ሆኑ። ነገር ግን የኮርያን ልማዳዊ አፈታሪክ የሚገልጸው መጽሐፍ ኋንዳን ጎጊ ከዚህ ሌላ ታሪክ አለው። ቺ ዮው «ጃውጂ ኋኑንግ» ተብሎ «ሺንሺ» ወይም «ፔዳል» የተባለ መንግሥት በአሁኑ ስሜን ኮርያ መሠረተ፣ የኋንግ ዲም ግዛት ከዥዎሉ ምዕራብ ነበር። በዥዎሉ (ኮሪይኛ ታክሮክ) ውግያ ድል ያደረገው ወገን የቺ ዮው ሠራዊት ነበር፣ ኋንግ ዲንም ማረኩት ለቺ ዮውም ተገዥ አደረጉት። የሺንሺ ሰዎች የኮርያ ብሔር ወላጆች እንደ ሆኑ ይላል።"} {"id": "44937", "contents": "ስሎቬንኛ (slovenski jezik ወይም slovenščina) በስሎቬኒያ መደበኛ ቋንቋ ነው። ስሎቬንኛ የስላቪክ ቋንቋዎች ቤተሰብ አባል ነው። የስሎቬንኛ ውክፔዲያ አለ!"} {"id": "48657", "contents": "ያሥር አረፋት (1921-1997 ዓም) ዝነኛ የፍልስጥኤማውያን ብሔር መሪ ነበሩ። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "36315", "contents": "ብሉምፎንቴይን (Bloemfontein) በደቡብ አፍሪካ የምትገኝ ከተማ ስትሆን ከሀገሪቷ ሦስት ዋና ከተማዎች አንዷ ናት። በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ Bloemfontein የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "36525", "contents": "--71.127.141.21 16:52, 8 ጁላይ 2012 (UTC) The dominant customary international law standard of statehood is the declarative theory of statehood that defines the state as a person of international law if it \"possess[es] the following qualifications: (a) a permanent population; (b) a defined territory; (c) government; and (d) capacity to enter into relations with the other states.\" Debate exists on the degree to which recognition should be included as a criterion of statehood. The declarative theory of statehood, an example of which can be found in the Montevideo Convention, argues that statehood is purely objective and recognition of a state by other states is irrelevant. On the other end of the spectrum, the constitutive theory of statehood defines a state as a person under international law only if it is recognized as sovereign by other states. For the purposes of this list, included are all states that either: (a) have declared independence and are often regarded as having control over a permanently populated territory or (b) are recognized as a sovereign state by at least one other sovereign state Note that in some cases there is a divergence of opinion over the interpretation of the first point, and whether an entity satisfies it is disputed."} {"id": "37263", "contents": "ኒል አርምስትሮንግ አሜሪካዊ የህዋ መንኩራኩር አብራሪ ሲሆን በጁላይ 20፣ 1969 እ.ኤ.አ. በአፖሎ ፲፩ የመንኩራኩር ጉዞ ጨረቃ ላይ በመራመድ የመጀመሪያ የሰው ልጅ ነው። ይህ በጣም ጎበዝ ሥራ ነው። ናሳን እ.ኤ.አ በ1962 ከመቀላቀሉ በፊት የአሜሪካ ባህር ሃይል ውስጥ የተዋጊ ጀት አብራሪ ሆኖ በኮሪያ ጦርነት ወቅት ተሳትፎ ነበር። ናሳን ተቀላቅሎ ከአራት አመት በኋላ ወደ ህዋ የመጀመሪያውን ጉዞ ያደረገ ሲሆን በዛም ጉዞ የመጀመሪያውን በሰው ልጅ የታገዘ የመንኩራኩሮች መያያዝ አከናውኗል። ከዚህ ጉዞው በኋላ ወደ ህዋ ያልሄደው ኒል በተወለደ በ 82 አመቱ በኦገስት 26፣ 2012 ዓ.ም ከዚህ አለም በሞት ተለይቷል። በሐምሌ ፳፱ ቀን ፲፱፻፳፪ ዓ.ም. (ኦገስት 5, 1930 እ.ኤ.አ.) በኦሃዮ ክፍላገር፣ አሜሪካ የተወለደው ኒል አርምስትሮንግ ከወላጆቹ እና እሱን ጨምሮ ሶስት ልጆች ባሉበት ቤተሰብ ውስጥ አደገ። ከውትድርና በኋላ ወደ ኮሌጅ ገብቶ ትምህርቱን የተከታተለው ኒል ከተመረቀ በኋላ ለምርምር ፕሮግራሞች ሞካሪ አብራሪ ለመሆን ተመዝግቦ እ.ኤ.አ በJuly 1955 ተሳክቶለት ስራ ጀመረ። ^ \"ጨረቃ ላይ ለመጀመሪያ ጊዜ የተራመደው ኒል አርምስትሮንግ ከዚህ አለም በሞት ተለየ\". thearadaonline.com (26 Aug 2012). በ28 Aug 2012 የተወሰደ."} {"id": "4351", "contents": "1 January 1998 - 10 September 1998 እ.ኤ.ኣ. = 1990 ዓ.ም. 11 September 1998 - 31 December 1998 እ.ኤ.ኣ. = 1991 ዓ.ም."} {"id": "6787", "contents": "1 January 780 - 1 September 780 እ.ኤ.ኣ. = 772 ዓ.ም. 2 September 780 - 31 December 780 እ.ኤ.ኣ. = 773 ዓ.ም."} {"id": "4369", "contents": "1 January 1986 - 10 September 1986 እ.ኤ.ኣ. = 1978 ዓ.ም. 11 September 1986 - 31 December 1986 እ.ኤ.ኣ. = 1979 ዓ.ም."} {"id": "6799", "contents": "1 January 774 - 1 September 774 እ.ኤ.ኣ. = 766 ዓ.ም. 2 September 774 - 31 December 774 እ.ኤ.ኣ. = 767 ዓ.ም."} {"id": "6127", "contents": "1 January 1103 - 5 September 1103 እ.ኤ.ኣ. = 1095 ዓ.ም. 6 September 1103 - 31 December 1103 እ.ኤ.ኣ. = 1096 ዓ.ም."} {"id": "7159", "contents": "1 January 595 - 31 August 595 እ.ኤ.ኣ. = 587 ዓ.ም. 1 September 595 - 31 December 595 እ.ኤ.ኣ. = 588 ዓ.ም."} {"id": "4519", "contents": "1 January 1902 - 10 September 1902 እ.ኤ.ኣ. = 1894 ዓ.ም. 11 September 1902 - 31 December 1902 እ.ኤ.ኣ. = 1895 ዓ.ም."} {"id": "37977", "contents": "ታን ሶን ናት ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ በሆ ቺ ሚን ከተማ ቬትናም የሚገኝ ታላቅ አውሮፕላን ማረፊያ ነው።"} {"id": "4537", "contents": "1 January 1893 - 9 September 1893 እ.ኤ.ኣ. = 1885 ዓ.ም. 10 September 1893 - 31 December 1893 እ.ኤ.ኣ. = 1886 ዓ.ም."} {"id": "4597", "contents": "1 January 1863 - 10 September 1863 እ.ኤ.ኣ. = 1855 ዓ.ም. 11 September 1863 - 31 December 1863 እ.ኤ.ኣ. = 1856 ዓ.ም."} {"id": "4603", "contents": "1 January 1860 - 9 September 1860 እ.ኤ.ኣ. = 1852 ዓ.ም. 10 September 1860 - 31 December 1860 እ.ኤ.ኣ. = 1853 ዓ.ም."} {"id": "4621", "contents": "1 January 1851 - 10 September 1851 እ.ኤ.ኣ. = 1843 ዓ.ም. 11 September 1851 - 31 December 1851 እ.ኤ.ኣ. = 1844 ዓ.ም."} {"id": "4699", "contents": "1 January 1813 - 9 September 1813 እ.ኤ.ኣ. = 1805 ዓ.ም. 10 September 1813 - 31 December 1813 እ.ኤ.ኣ. = 1806 ዓ.ም."} {"id": "4723", "contents": "1 January 1801 - 9 September 1801 እ.ኤ.ኣ. = 1793 ዓ.ም. 10 September 1801 - 31 December 1801 እ.ኤ.ኣ. = 1794 ዓ.ም."} {"id": "4729", "contents": "1 January 1798 - 8 September 1798 እ.ኤ.ኣ. = 1790 ዓ.ም. 9 September 1798 - 31 December 1798 እ.ኤ.ኣ. = 1791 ዓ.ም."} {"id": "4735", "contents": "1 January 1795 - 9 September 1795 እ.ኤ.ኣ. = 1787 ዓ.ም. 10 September 1795 - 31 December 1795 እ.ኤ.ኣ. = 1788 ዓ.ም."} {"id": "45555", "contents": "የሆር ላቫል ውል በ 1935 ታህሣስ ወር ላይ በብሪታንያ የውጪ ጉዳይ ፀሃፊ በነበረው ሣሙኤል ሆር እና በፈረንሣይ ጠቅላይ ሚኒስተር ፒየር ላቫል ተዘጋጅቶ ቀረበ። የዚህ ውል አላማው በጊዜው የነበረውን ኢጣሊዮ-አቢሢኒያ ጦርነት ለመደምደምና በ1896 በተደረገው ጦርነት ተዋርዶ የተሸነፈውን አቢሲንያን በመክፈል ለመቀበል ነበረ። የጣሊያን አምባገነን መሪ የነበረው ቤኒቶ ሙሶሊኒ አላማ የነበረው ግን አቢሲንያን ነጻ አድርጎ በጣልያን መንደር ግዛት ስር ማድረግ ነበረ። ይህ የቤኒቶ ሞሶሎኒ ሀሳብ ግን በብሪቴን እና ፈረንሳይ ላይ ጥላች ያለው አሰተሣሠብን አስነሳ። ቢሆንም ግን ይህ ጥላቻ የተሞላበት አሰተሣሠብ ለውጥ ማምጣት አልቻለም ነበር ሆኖም ለውጥ ማምጣት ያልቻሉት ብሪቴን እና ፈረንሳይ ጣሊያንን ከእነሱ ጋር በአዶልፍ ሂትለር ምኞት እና ፍላጎት ላይ እንደገና ከእነሱ ጋር እንድትተባበር ቢፈልጉም ከዚህ በላይ ግን ሞሦሎኒ በጣርነቱ ጌዜ ጀነራሉ ማርሻል ከሚሊኦ ደካማ አፈፃፀም እና ያልተጠበቀው የአቢሲኒያዎች የመካከል ብቃት ምክኒያት የተነሣ ሞሦሎኒ የአቢሲኒያ ጦርነት መደምደም ፈለገ። ይህ ውል በለንደን የሚገኘው የጣሊያን አምባሣደር የሆነው ዲኖ ግራንዲ እና ቆሚ የውጪ ጉዳይ ቢሮ ፀሀፊ የነበረው ሮበርት ቫንስታርት የተደረገ ድርድር ወይም ስምምነት ነበር። የቫንስታርት ጭንቀት ግን የነበረው የብሪቲሽ የመከላከል ድክመት እና በ[[ሜዲትራኔያን፤ ግብፅ እና መካከለኛ ምሥራቅ ላይ የነበረው ቦታ ነበር ፍርሃቱ የነበረው ደግሞ ናዚ ጀርመን ነበረች። ከውሉ ውስጥ ጣሊያን የኦጋዴንን እና የትግራይን የቀረበውን ክፍል ለማግኘት እና ኢኮኖሚካል ተሠሚነቱን ለአቢሲንያ ደቡባዊ ክፍል እንዳለ ማስፋት እና ወደ በሀሩ ለመሄድ ዋስትና ያለው መተላለፊያ አሠብ ላይ እንዲያገኙ ነበር። ሞሦሎኒ ለመስማማት ዝግጁ ሆኖ እንደል ለህዝብ ይፋ ለማውጣት ግን ዘገይቶ ነበር። ስምምነቱ በብሪቴን ውስጥ ትልቅ ንቅናቄን በተቋሚዎች ላይ አሰከተለ ታህሳስ 10 ላይ ተቋሚ የነበረው አንዱ ሠራተኛ ድርጅት ጥያቄ አነሣ ጋዜጣው ዘገባ እውነት ከሆነ መንግስት የማህበር መምሪያ እያፈረሰ ድጋፍ እያሠጣ ነው በማለት በተካሄደው ምርጫ ላይ ለማሸነፍ ችለዋል። ^ http://www.britannica.com/EBchecked/topic/268400/Hoare-Laval-Pact ^ http://ww2db.com/battle_spec.php?battle_id=158"} {"id": "7693", "contents": "1 January 332 - 29 August 332 እ.ኤ.ኣ. = 324 ዓ.ም. 30 August 332 - 31 December 332 እ.ኤ.ኣ. = 325 ዓ.ም."} {"id": "7699", "contents": "1 January 329 - 29 August 329 እ.ኤ.ኣ. = 321 ዓ.ም. 30 August 329 - 31 December 329 እ.ኤ.ኣ. = 322 ዓ.ም."} {"id": "7705", "contents": "1 January 326 - 29 August 326 እ.ኤ.ኣ. = 318 ዓ.ም. 30 August 326 - 31 December 326 እ.ኤ.ኣ. = 319 ዓ.ም."} {"id": "4849", "contents": "1 January 1738 - 8 September 1738 እ.ኤ.ኣ. = 1730 ዓ.ም. 9 September 1738 - 31 December 1738 እ.ኤ.ኣ. = 1731 ዓ.ም."} {"id": "7723", "contents": "1 January 317 - 29 August 317 እ.ኤ.ኣ. = 309 ዓ.ም. 30 August 317 - 31 December 317 እ.ኤ.ኣ. = 310 ዓ.ም."} {"id": "1549", "contents": ""} {"id": "38799", "contents": "{{አቀማመጥ |align=center ሎሜ ወይም ሉሜ በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "38805", "contents": "መና (ወረዳ) በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው። {{አቀማመጥ |align=center መና (ወረዳ) በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "50043", "contents": "ቀን ፳፩―፮―፪፼፲፩ የ አብሮነታችን ጃኖ ጦርነት በጉልበት ወነ በጥበብ የበላይነት መቀናጀት ነው እስካውን የአሸናፊውን ገድል የተሸናፊውን በደል እንዘክራለን እንጂ አሸነሰፊው የከፋ በደል አድራሽ ባይወን ኖሮ ባላሸነፈ ነበር ብለን ምን ያእል አስተውለነው ይወን አብዛኛው የጦርነት ታሪኮቻችን ወላፈኑ እርስ በእርስ አፋጅቶ ኤርትራን ጅቡቲን ሱማሌን ኬንያን ሱዳንን ለያይቶን የነበረ ቢወንም የጣሊያንን ግፍ የሚተርኩ ናቸው ጎራ ከፍሎ ወገኔ: ጣሊያኑ ከነ ባንዳው ሰዶ አሜሪካኑን ከነ ጀሌው ቢያስነዳው ፈረንሳዩን ወደ ዳር አስወጥቶ አንግሊዙን ወደ መኃል ቢያስገባው /አንዱን ባንዱ የማዳከም እቅድ ነው/ ቢባልም መኃል ላይ የጦር ውድማ ከመወን ውጪ ታዲያ እኛ ምኑጋ ነበርን ጦርነቱ በተቃራኒው ቢወን ኖሮ እኳን በደሉ ተቆጥሮ ለተሸናፊው አፍረት ለአሸናፊው ጀብድ የሚወን ዋንጫ በአሜረካኖች በግፍ ለተገደሉት ወገኖቻችን የወነ መታሰቢያ አውልት ተብሎ ይቆም ነበር ለእንግሊዙም ለሶብየት እብረቱም ወ ዘ ተርፈ… እንዲው ፈቅዶም ይውን ተገዶ በተገባበት የህዝበኝነት ጦርነቶች ድል ውስጥ የተገኙ የነፃነቶቹ ልዕል ኃዊነት ያልተጠበቀ በመወኑ ላንዱ ነጥቆ ለሌላው የሰጠ ነበር ለየትኛውም ወገን በሞተው በቆሰለው ይበልጡንም በተጎዳው ሰላም ኃዊው ማህበረ ሰው አስተምሮት በማያዳግም ውናቴ የትኛውንም ጦርነትን የሚያወግዝ የብልፅግና አውልት ሊቆም ይገባል ዛሬ ላይ በሕግ የበላይነት ልዕልናዋን አስጠብቃ የሰው ዘር ቀለም አሳብ ኃዊ ማንነት እና ሀገራትን ያልለየ ከፍተኛ ዲፕሎማሲ ቁጥር ያላት ሀገር ወና በመልማት ላይ ትገኛለች የዓለም የመዋሀድ ኢደት የኢትዮጵያ ኃዊያን ህዝቦች የአብሮነት ጥልቅ ሚስጥር ነው አንደኛው የሌላኛውን ምርጫ እና ፍላጎት በኔ አውቅልአለውኝ ጨቁኖ መያዝ ዓለም ከውጫሌው ውል ከአድዋው ጦርነት ዛሬም እየተማረ ይገኛል ይህ በየትኛውም ወቅት ታሪኮቻቸው ስላልተዘከረላቸው መሪዎች እና ስለተዋደቁ ጀግኖች ጭምር ጦርነትን የሚያወግዝ ነፃሂ አውልት እንዲቆም መስተባበሪያ ነው"} {"id": "50079", "contents": "የግብጽ የቀድሞ ዘመነ መንግሥት በጥንታዊ ግብጽ ታሪክ በሰፊው እስከ 8ኛው ሥርወ መንግሥት መጨረሻ ድረስ የነበረበት ጊዜ ነው። በተለይ ከ3ኛው ሥርወ መንግስት እስከ 6ኛው ሥርወ መንሥስት መጨረሻ ድረስ ያለው ዘመን ወይም ከፈርዖን ነጨሪኸት እስከ 2 መረንሬ ድረስ በአሁኑ ሊቃውንት ዘንድ ጥንታዊው መንግሥት ወይም ብሉይ መንግሥት ተብሏል። ነገር ግን እነዚህ ሥርወ መንግሥታት አከፋፈል ጸሐፊውን ማኔቶን በመከተል ናቸው እንጂ ሁልጊዜ አዲስ ቤተሰብ የገባበት አይመስልም። እነዚህ ፈርዖኖች የራሳቸውን ወገን «የሔሩ (ሆሩስ) ወገን» ይሉት ነበር። ሆኖም በ2ኛው ሥርወ መንግሥት ፐሪብሰን ወገኑን ከሔሩ ወደ ሴት ወገን እንደ ቀየሩ ይመስላል፤ ተከታዩም ኃሰኸምዊ ለሁለቱ ወገኖች ወከለ። ታላላቆቹ ሀረሞች (ፒራሚድ) እና የጊዛ ታላቅ እስፊንክስ በ4ኛው ሥርወ መንግሥት ተገነቡ። በመካከለኛው ዘመን እስላማዊ ጸሐፊዎች እንደ ግብጻዊው እብን አብድ ኤል-ሀከም እና ፋርሳውያን አል-ታባሪና ሙሐመድ ቈንዳሚር መጻሕፍት ዘንድ፣ ፒራሚዶች፣ እስፊንክስ ወዘተ. ሁሉ የተሠሩ ከማየ አይህ በፊት በኖሩት ክፉ ዘሮች (የቃየልና የሴት ልጆች) ነበር ብለው ጻፉ። የምጽራይም ልጆች ከጊዜ በኋላ (9ኛው ሥርወ መንግሥት) ሠፈሩበት ብለው ጻፉ። እንዲሁም በኢትዮጵያ አፈ ታሪክ ከማየ አይኅ በፊት በነገሱት ነገደ ኦሪ ወይም ኦሪታውያን ስሞች መካከል የነዚህ ፈርዖኖች ስሞች ሊታዩ ይቻላል፤ በተለይ ፈርዖን ስነፈሩ በንጉሡ ሰነፍሩ ይታያል። ያም ሆነ ይህ እነዚህ ፈርዖኖች በተለይ ጨካኝና መረኖች እንደ ሆኑ፣ ሁላቸውም እንደ ጠፉ ሊጠራጠር አይችልም። ብዙ ቋንቋ በጽሑፍ በኩል አወረሱ።"} {"id": "50139", "contents": "መቼት የሚለው ቃል ከ\"መቼ\" እና \"የት\" ቃላቶች የመጣ ሲሆን የጊዜና ኅዋን ጥምረት ያሳያል። ከድሮ ጀመሮ፣ ሰወቸ ጊዜንና ህዋን በማዛመድ ተመልከተዋቸዋል። በተለክ ከ አንስታይን የልዩ አንጻራዊነት እና አጠቃላይ አንጻራዊነት ርዕዮተ አለሞች ወዲህ የጊዜና ኅዋ ጥምረት (መቼት) ለሳይንስ እንደመሰረታዊ ነገር ያገለግላል። በርዕዮቶቹ መሰረት፣ መቼት፣ በእንቅስቃሴ ምክንያት ከአንድ ተመልካች ወደሌላ ተመልካች የሚለያይ እንጂ በአንድ ዋጋ ለሁሉ ተመልካች አይጸናም። በርዕዮቶቹ መሰረት፣ ያለፈው ጊዜ የሚባለው ብርሃን ለአንድ ተመልካች መላክ የሚችሉ ኩነቶች (ክስተቶች) ስብስብ ሲሆን ፣ መጪው ጊዜ ደግሞ አንድ ተመልካች ብርሃን ሊልክባቸው ይሚችላቸው ኩነቶች ስብስብ ነው።"} {"id": "50145", "contents": "ጀነት (ዓረብኛ፦ جنّة‎ /ጃናህ/፣ ብዙ ቁጥር /ጃናት/) በእስልምና እምነት መሠረት ፃድቃን ከሞት በሗላ የሚኖሩበት ስፍራ ነው። ይህም ቃል እንደ አማርኛ «ገነት» እንደሚለው ስም ደግሞ የዔድን ገነት ወይም ማንኛውም የዓፀድ ቦታ ሊሆን ይችላል። : ይህ ፡ አጭር ፡ ሃይማኖት ፡ ነክ ፡ ጽሑፍ ፡ መሠረት ፡ ወይም ፡ መዋቅር ፡ ነው። እርስዎ ፡ ሊያስፋፉት ፡ ይችላሉ!"} {"id": "50157", "contents": "ቦሆር በማእከላዊ አፍሪካ ነባር የሆነ የድኩላ ዝርያ ነው። የቦሆር ሳይንሳዊ ስም ሬዱንካ ሬዱንካ (Redunca redunca) ይሰኛል። [1]. [1] Wilson, D.E.; Reeder, D.M., eds. (2005). Mammal Species of the World: A Taxonomic and Geographic Reference (3rd ed.). Johns Hopkins University Press. p. 722. ISBN 978-0-8018-8221-0. OCLC 62265494."} {"id": "8125", "contents": "1 January 106 - 27 August 106 እ.ኤ.ኣ. = 98 ዓ.ም. 28 August 106 - 31 December 106 እ.ኤ.ኣ. = 99 ዓ.ም."} {"id": "8131", "contents": "1 January 103 - 28 August 103 እ.ኤ.ኣ. = 95 ዓ.ም. 29 August 103 - 31 December 103 እ.ኤ.ኣ. = 96 ዓ.ም."} {"id": "8137", "contents": "1 January 100 - 27 August 100 እ.ኤ.ኣ. = 92 ዓ.ም. 28 August 100 - 31 December 100 እ.ኤ.ኣ. = 93 ዓ.ም."} {"id": "49695", "contents": "ታሕታይ ሎጎምቲ / አድዋ ወረዳ ከሚገኙ የገጠር ቀበሌዎች አንዷ ስትሆን ትምህርት ቤት የተጀመረበት አመተምህረት በ 1984 ዓ/ም ነው። አሁን እስከ 8ኛ ክፍል እያስተማረ ይገኛል፡፡ በተጨማሪም ሌላ 1ኛ ደረጃ ት/ቤት ማይሰጋሉ አከባቢ ተገንብቶ ተማሪዎችእየተማሩበት ይገኛሉ፡፡የመኪና መንገድ ደግሞ በ1985/86 አከባቢ ተጀምረዋል። በአከባቢዋ የተለያዮ የተከለሉ ደንኞች ማለትም ሸተቶ ፣ ኩማጫሉቅ፣ ሸቃወለዳይት፣ ደብረሳህሊ፣አቡነእንድርያስ ፣ሰውሒ ፅየት እና ሌሎችም ያቀፈች ቀበሌ ነች፡፡እንስሳተ ዘገዳም ቀበሮ፣ ጅብ፣ በተመሳሳይ ቆቅ እና ጅግራም ይገኙበታል፡፡በተለይ በውስጧ የያዘቻቸው አዝርእትና የበጋ አትክልቶችና ለአይን ከመማረክ አልፎ ለአከባቢው ህ/ሰብ የገቢ ምንጭ ናቸው \"ግድብ ሰይሳ\" የ ሰይሳ ግድብም እዛው ይገኛል። በውስጧ 4 ቀጠናዎች(ቁሸት) ይገኛሉ፡፡ እነሱም ፅየት ፣ገብላ፣ አዲስአለም፣ ማይወይኒ የሚባሉ ናቸው። ራህያ ከተማም ከፊል ከተማው በዚህ ቀበሌ ይገኛል"} {"id": "46347", "contents": ""} {"id": "46359", "contents": "ጡጦ ሕፃናት ወተት ወይም ሌላ ፈሳሽ የሚጠጡበትና እንደ ጡት የሚጠቡት ከፕላስቲክ የሚሠራ ጠርሙስ መሰል ዕቃ ነው።"} {"id": "38937", "contents": "ገራ(ወረዳ) በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው። {{አቀማመጥ |align=center ገራ(ወረዳ) በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "8797", "contents": "ኮርትኒ (እንግሊዝኛ፡ Courtney) አንድ የሚሰጥ ስም ነው። የቤተሰብ ስም ወይም የሴት ወይም የወንድ ልጅ መጀመርያ ስም ሊሆን ይችላል። 'ኮርትኒ' የሚለው ስም መነሻ ከእንግሊዝኛ ሲሆን፣ ትርጕሙ የግቢ (ቤተ መንግሥት) ዐጃቢ ነው። ኮርትኒ አክት - የአውስትራልያዊት ዘፋኝ ሸይን ጄኔክ የመድረክ ሰም ኮርትኒ አለክሳንደር - አሜሪካዊ ቀማ ተጫዋች ኮርትኒ ኮክስ አርኬት - አሜሪካዊት ተዋናይ ኮርትኒ ባብኮክ - ካናዳዊት ሯጭ ኮርትኒ ብላክመን - ባርባዶሳዊ ኤኮኖሚስት ኮርትኒ ብራውን - የአሜሪካ ፉትቦል ኳስ ተጫዋች ኮርትኒ ቼትዊንድ - በደራሲው ዲጀይ መክሄይል ልቦለድ ፔንድራጎን ኮርትኒ ክሩምሪን - በደራሲው ቴድ ናይፌ ልቦለድ ኮርትኒ ፍሪየል - አሜሪካዊት ትይዕንተ መስኮት ኮርትኒ ገይንስ - አሜሪካዊ ተዋናይ ኮርትኒ ሃንሰን - አሜሪካዊት ተዋናይ፣ የትይዕንተ መስኮት ማንነት ኮርትኒ ኬነዲ - አሜሪካዊት በረዶ ገና ተጫዋች ኮርትኒ አን ኩፔትስ - አሜሪካዊት ጅምናስት ኮርትኒ ዊሊየምስ - አሜሪካዊ ሙዚቀኛ"} {"id": "46455", "contents": ""} {"id": "50385", "contents": ""} {"id": "13921", "contents": "የደረጃዋ እመቤቴ ማርያም የደረጃዋ እመቤቴ ማርያም የተባለውን ቅርጽ ማይክል አንጄሎ ቡናሮቲ የቀረጸው በሎሬንዞ ዲ ሜዲቺ ትምህርት ቤት ውስጥ ተማሪ እያለ ነው። የመጀመሪያው ምስክርነት ለደረጃዋ እመቤቴ ማርያም የማይክል አንጄሎ ቡናሮቲ ስራ መሆኑን የመሰከረው ጆርጂዮ ቫሳሪ ሕይወት በጉንቲ በሚለው እትሙ ላይ ነው። መለጠፊያ:Expand section የማይክል አንጄሎ ቡናሮቲ ቤት - ቅርጹ በአሁኑ ጊዜ የሚገኝበት ቦታ። የደረጃዋ እመቤቴ ማርያም - ከዋናው ድረ ገጽ የማይክል አንጄሎ ቡናሮቲ ቤት"} {"id": "12505", "contents": "ናይትሮጅን የንጥረ ነገሮች ሠንጠረዥ ውስጥ ኬሚካዊ ውክሉ N ነው። አቶማዊ ቁጥሩም 7 ነው። የጥንተ፡ንጥር ጥናት (ኬሚስትሪ) የንጥረ ነገሮች ሠንጠረዥ በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ ናይትሮጅን የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ። (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "12517", "contents": "ፕላቲነም ንጥረ ነገር ሲሆን ብራማ ቀለም ያለው የማይዝግ ብረታብረት ነው። ለጌጣጌጥና ለኢንዱስትሪ ይጠቅማል። የንጥረ ነገሮች ሠንጠረዥ ውስጥ ኬሚካዊ ውክሉ Pt ነው። አቶማዊ ቁጥሩም 78 ነው። የጥንተ፡ንጥር ጥናት (ኬሚስትሪ)"} {"id": "12535", "contents": "ሲቦርጂየም (seaborgium) የንጥረ ነገሮች ሠንጠረዥ ውስጥ ኬሚካዊ ውክሉ Sg ነው። አቶማዊ ቁጥሩም 106 ነው። የጥንተ፡ንጥር ጥናት (ኬሚስትሪ) በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ ሲቦርጂየም የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ። (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "12565", "contents": "የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት (የተ.መ.ድ.) ዓለምአቀፍ ድርጅት ሲሆን ዓላማውም በዓለም አቀፍ ሕግ፣ ደህንነት፣ የኢኮኖሚ እና ማህበራዊ ዕድገት፣ የሰብዓዊ መብት ጥበቃ የሀገራትን ትብብር ለማሳደግ ነው።"} {"id": "12577", "contents": "ጁሊያ ሮበርትስ ወይም ጁሊያ ፊዮና ሮበርትስ ጥቅምት 27 1967 እ.ኤ.አ. አሜሪካ ውስጥ የተወለደች ተዋናይት ነች። ጁሊያ ፕሪቲ ዉመን በተሰኘው ፊልም ከሪቻርድ ጊር ጋር በመተወን ገና ለመውጣት ችላለች። ስቲል ማግኖሊያስ የተሰኘውና በ1990 እ.ኤ.አ. የመጀመሪያዋን አካዳሚ አዋርድ ያገኘችበትን ጨምሮ በ1991 ፕሪቲ ዉመን እና በ2001 ኤሪን ብሮኮቪች በተስኙት ፊልሞቿ ልትሸለም በቅታለች።"} {"id": "12625", "contents": "መገናኛ መረጃን ከአንድ ቦታ ወደሌላ ቦታ የማስተላለፍ ሂደት ነው። ይህም ምልክትን ያማከሉ መረጃዎችን በትንሹ በሁለት አልያም በብዙ ምልክቶቹን መረዳት በሚችሉ ተቀባይ እና ላኪዎች መካከል ይተላለፋል።"} {"id": "14125", "contents": "ነጋሢ በጥንቱ ዘመን ኢትዮጵያኖች ይጠቀሙበት የንበረው የማዕረግ አይነት ነው። የዚህ ሰው ድርሻም ጎጃምን ማስተዳደር ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "14155", "contents": "ትርጉሙ፦ ጥሩ ሰውን ቢያጠቁት መጥፎ ሰው ይሆናል።"} {"id": "14167", "contents": "ትርጉሙ፦ በደህና ጊዜ የማይደረግ ነገር በችግር ጊዜ ይደረጋል።"} {"id": "11233", "contents": "ኡሩካጊና (ሱመርኛ፦ 𒌷𒅗𒄀𒈾፤ ወይም ኡሩ-ኢኒም-ጊና? 2102-2095 ዓክልበ. ገደማ የነገሠ) በሱመር ውስጥ የላጋሽ ከተማ ገዢ ንጉስ ነበረ። የሉጋላንዳ መረን ግዛት በወደቀ ጊዜ፣ ኡሩካጊና በላጋሽ ንጉስ ሆነ። ኡሩካጊና ያዋጀው ሕገ ፍትሕ (2098 ዓክልበ. ግ.) በታሪካዊ መዝገብ እስከምናውቀው ድረስ መጀመርያው የሕገ መንግሥት ሰነድ ነው። ሰነዱ እራሱ ገና አልተገኘም፤ ነገር ግን ለዜጎቹ አንዳንድ መብት እንደ ፈቀደላቸው ይታወቃል። ለምሳሌ ለመበለትና ለደሀ አደጎች ቀረጥ እንዳስቀረላቸው ድሆችንም ከሃብታሞች አራጣ እንደጠበቃቸው ይታወቃል። ከተማውም ለሞተ ሰው መቃብር ወጪውን ለመክፈል ተገደደ። በተጨማሪ 1 ሚስት ቀድሞ ብዙ ባሎችን የምታገባበትን ልማድ (አእኑስያ ጋብቻን) ከለከለ። አልፎ አልፎ ኡሩካጊና ከጎረቤት ከተሞቹ ጋር ተዋግቶ በመጨረሻ ግን ለኡሩክ ድል ሆነ። በዚህ ወቅት (2095 ዓክልበ. ግ.) ኡሩክ፣ ላጋሽና ሌሎቹ ከተሞች ሁሉ ለኡማ ገዢ ለሉጋል-ዛገ-ሲ ግዛት ተጨመሩ፤ ይህም በሱመር ሁሉ የገዛ መንግሥት ሆነ። «ቀድሞ ከጥንት ቡቃያዎች ጀምሮ የመርከብ ኃላፊ መርከብን ይወስድ ነበር፤ የመንጋ ኃላፊ አህያን ይወስድ ነበር፤ የመንጋ ኃላፊ በግን ይወስድ ነበር፤ የአሣ ኃላፊ አሣን ይወስድ ነበር። በአምባር ሠፈር ቄሶቹ የገብስ ቀለብ ይመዝኑ ነበር፤ የሱፍ እረኞች ለነጭ በግ በብር ይከፍሉ ነበር፤ የመሬት ቀያሽ፣ የአዝማሪዎች አለቃ፣ አስተዳዳሪ፣ ጠማቂና ካቦዎች ሁሉ፣ ለመሥዋዕት ጠቦት በብር ይከፍሉ ነበር። የአማልክት በሬዎች የገዢውን ነጭ ሽንኩርት እርሻ ያርሱ ነበር፤ የገዢውም ሽንኩርትና ኪያር በአማልክት እርሻ ይገኝ ነበር። ምርት የሆኑት አህዮችና በሬዎች ለቤተ መቅደስ አስተዳዳሪዎች ይታሥሩ ነበር፤ የገዢው ቅጥረኞች ግን የቤተ መቅደስ አስተዳዳሪዎች ገብስ ነበራቸው፤ የቤተ መቅደስ አስተዳዳሪዎችም ይገብሩ ነበር። አስተዳዳሪው በተራ ሰው እርሻ ላይ ዛፍ ሊያቋርጥ ወይም ፍሬውን ሊወስድ ይችል ነበር። ሬሳ በመቃብር ሲገባ፣ የመቃብር አለቃ ለራሱ 7 ጋን ቢራ፣ 420 ዳቦዎች፣ ግማሽ ጉር [3 ሊተር ያህል] ገብስ፣ አንድ የሱፍ ልብስ፣ አንድ ፍየልና አንድ አልጋ ይወስድ ነበር፤ አገልጋዩም አንድ ሩብ ጉር ገብስ ይወስድ ነበር። ..."} {"id": "11257", "contents": "ሐምሌ ፩ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፫፻፩ ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፷፭ ቀናት በ ዘመነ ዮሐንስ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፷፬ ቀናት ይቀራሉ። ፲፱፻፵፪ ዓ/ም የአሜሪካ ሕብረት ፕሬዚደንት ሃሪ ኤስ ትሩማን በኮርያ ጦርነት ላይ ለተሠማራው የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ማሕበር ሠራዊት ጠቅላይ አዛዥ ብለው ጄነራል ዳግላስ ማካርተርን ሰየሙ። በጦርነቱ የኢትዮጵያ ሠራዊት አባላትም በ ማሕበሩ ስር ተሳትፈዋል። ፲፱፻፶፰ ዓ/ም የቡሩንዲው ንጉሥ ምዋምቡትሳ ፬ኛ ባንጊሪሴንግ በልጃቸው በልዑል ቻርልስ ንዲዚ ተገለበጡ። ፲፱፻፸፰ ዓ/ም የቀድሞው የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዋና ፀሐፊ እና በሁለተኛው የዓለም ጦርነት የናዚ የጦር መኮንን ነበሩ የተባሉት ኩርት ቫልዳይም የአውስትሪያ ፕሬዚደንት ሆነው የቃለ መሃላ ሥርዐት ፈጸሙ። ፲፱፻፺፭ አንድ መቶ አሥራ ስድስት መንገደኞችን የጫነው የሱዳን አየር መንገድ (Boeing 737-200) አውሮፕላን ፖርት ሱዳን በአደጋ ሲከሰከስ አንድም የተረፈ ሰው አልነበረም። ጥር ፲፯ ቀን ፳፻፪ ዓ/ም ሜዲተራኒያን ባሕር ላይ የሠላሳ አንድ ኢትዮጵያውያን እና የሃምሳ ዘጠኝ ሌላ ዜጎች ሕይወት የጠፋበት የኢትዮጵያ አየር መንገድ በረራ 409 እንደዚሁ የ(Boeing 737-8AS) አውሮፕላን ነበር። ፲፱፻፺፯ ዓ/ም በስኮትላንድ ግሌን ኢግልስ የተካሄደው የቡድን ስምንት (G8) ስብሰባ ለታዳጊ አገሮች እርዳታ በሃምሳ ቢሊዮን ዶላር ወይም ሃያ ስምንት ነጥብ ስምንት ቢልዮን ፓውንድ ስተርሊንግ ይጨምራል አለ። እንዲሁም ኢትዮጵያን አካቶ፣ ለአሥራ ስምንት የአፍሪቃ ድሀ አገራት ብድራቸውን እንደሚሰርዝ አስታወቀ። (እንግሊዝኛ) http://en.wikipedia.org/wiki/July 8 (እንግሊዝኛ) http://news.bbc.co.uk/1/hi/business/4662297.stm (እንግሊዝኛ) http://www.nytimes.com/learning/general/onthisday/big/0708.html#article"} {"id": "11317", "contents": "ዱ ፉ (ቻይነኛ፦ 杜甫፣ 704-762 ዓም) የቻይና ባለቅኔ ነበረ። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "9601", "contents": ""} {"id": "14503", "contents": "ሆድ ካገር ይስፋል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሆድ ካገር ይስፋል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ብዙ ነገርን መታገስ ችሎታው እና አቅሙ እንዳለን የሚያሳይ ነው። የግዴታ ቶሎ ግንፍል ማለት የለብንም ይመስላል መልዕክቱ"} {"id": "14509", "contents": "ሆድ ወዶ አፍ ክዶ ክፉ ለምዶ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሆድ ወዶ አፍ ክዶ ክፉ ለምዶ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ጥቅም መውደድ፣ ውሸት መዋሸት መጥፎ ባህሪያት ናቸው"} {"id": "14545", "contents": "ጠበንጃ ራሱ መቶ ራሱ ይጮሀል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ጠበንጃ ራሱ መቶ ራሱ ይጮሀል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ጅራፍር እራሱ ገርፎ እራሱ ይጮሃል ከሚለው ጋር ይሄዳል"} {"id": "14551", "contents": "ጥርሴስ ልማዱ ነው አይኔን አታስቀው የአማርኛ ምሳሌ ነው። ጥርሴስ ልማዱ ነው አይኔን አታስቀው የአማርኛ ምሳሌ ነው። የምጸት ተረትና ምሳሌ"} {"id": "14557", "contents": "ጥይትና ማጣትን ተኝቶ ማሳለፍ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው። ጥይትና ማጣትን ተኝቶ ማሳለፍ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "9985", "contents": "አጥናፍሰገድ ኪዳኔ አዲስ አበባ ዑራኤል አካባቢ ኅዳር ፲፮ ቀን ፲፱፻፵፬ ዓ.ም ተወለደ። ዕድሜው ለትምሕርት ሲደርስ ረፒ በልዕልት የሻሸወርቅ አዳሪ ትምሕርት ቤት፤ አዲስ አበባ በዳግማዊ ምኒልክ እና አስፋ ወሰን ትምሕርት ቤቶች ተምሯል። አጥናፍሰገድ በጋዜጠኝነትና በአሳታሚነት እንድ \"ጦቢያ\"፣ \"ጥቁር ደም\" እና \"ታይታኒክ\" የተባሉ ጋዜጣዎች ላይ የሠራ ሲሆን በመጽሐፍት ረገድ ደግሞ ከዚህ በፊት በትርጉም ሥራ አምስት መጻሕፍቶችን እና አንድ ልብ ወለድ ድርሰቱን ለአንባብያን ያቀረበ ጸሐፊ ነው። ድንግል ፍቅር በ፲፱፻፺፬ ዓ/ም \"Only Love\" በሚል ርዕስ Eric Segal ከጻፈው የተተረጎመ የፍቅር ዕንባ በ፲፱፻፺፬ ዓ/ም \"The Tears of Love\" ከተሰኘው የ Barbara Cartland ድርሰት የተተረጎመ እሸት የዕንቁ መዘዝ የሰይጣን ኑዛዜ በ ፲፱፻፺፮ ዓ/ም በRiccardo Orizio ከተጻፈው \"Talk of the Devil\" የተተረጎመ ሌዮኔ 072392 አጥናፍ ሰገድ ሌዮኔ የተባለውን የመጀመሪያ ልብ ወለድ ድርሰቱን በጥቅምት ፳፻ ዓ.ም. አሳትሞ በሀገር ውስጥ፤ በብሪታኒያ እና በአሜሪካ ገበያ ላይ አውሏል። ሌዮኔ የተሰኘው ይህ ድርሰቱ በወንጀል፤ በፍቅር፤ በጀብድ፤ በፖለቲካና የሀገር ፍቅር ስሜት የተሞላ ድርሰት ሲሆን፤ ቁም ነገሩ ጥንታዊ የሆኑ የኢትዮጵያ ቅርሳ ቅርሶች ቀ.ኃ.ሥ. ከሥልጣን ከወደቁበት ጊዜ ጀምሮ በአንዳንድ ራስ ወዳድ ግለሰቦች እና ባለሥልጣናት እየተሰረቁ በአውሮፓ የጥንታዊ ዕቃዎች ገበያ ላይ እንደዋሉና እየዋሉ መሆኑ ላይ ሲሆን፤ ሴራው ዓፄ ኃይለ ሥላሴቢሮ ጠረጴዛ ላይ ይቀመጥ የነበረው ከወርቅ የተሠራው የአንበሳ ቅርጽ ከፕረዚዳንቱ ቢሮ ተሰርቋል፡ ወደውጭም አውጥቶ ገበያ ላይ ለማዋል እነኛ ራስ ወዳድ ግለሰቦች ከውጭ ዜጎች ጋር ስለሚጎነጉኑት ሴራ እና በዚያውም አኳያ የሀገር ፍቅር ያላቸው አውሮፓ በስደት የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ግለሰቦች ይኼ ትልቅ የሀገር ቅርስ ከኢትዮጵያ እንዳይወጣ የሚያደርጉትን ጥረት ያካትታል። አጥናፍሰገድ፤ እግረ መንገዱን በደርግ ጊዜ ዋናው ተዋናይ 'አናርኪስት' ተብሎ ከ'አብዮት' ጥበቃ ካድሬዎች ሲሸሽ በዚያ ጊዜ ባገር ላልነበርን እና ለአዲሱ ትውልድ አንባብያን በቃላት የሚቀርጽልን ሁኔታ እውን እዚያው እንደነበርን ያህል ያደርገዋል። እኒያስ ብልሕና ተንኮለኛ ንጉሠ ነገሥት፤ ለካስ የምስጢር የስዊስ ባንክ ቁጥራቸውን የደበቁት እዚያው እተሰረቀው አንበሳ ቅርጽ ላይ ኖሯል!"} {"id": "10045", "contents": "ገዳም ሰፈር በአዲስ ኣበባ ከተማ በመሓል አራዳ ውስጥ የሚገኝ ጥንታዊ ሰፈር ነው። ስያሜውንም ያገኘው ከቅዱስ ጊዮርጊስ ታቦት ጋር በመጡ ቄሳውስት ነው። ካራኣደሠእበባ"} {"id": "3313", "contents": "ፊዚክስ (ከግሪክ φυσικη /ፊውሲኬ/ በቃሉ አመጣጥ) የተፈጥሮ ጥናት ወይም የተፈጥሮ ሳይንስ ማለት ነው። የተፈጥሮ ሳይንስ ተፈጥሮአዊ በሆነ አቀራረብ ጠፈር የተገነባባችውን መሰረታዊ ቁሳቁሶችን፥ በነሱ ላይ የሚከሰቱን የሃይሎችና ውጤቶቻቸውን ያጥናል። ይህም የተፈጥሮን ህጎች ማክበር ተደርጎ ሊወሰድ ይችላል። በዚህ ሳይንስ የሚገነቡ ቴኦሪዮች ስነ ሒሳብን እንደ መሳሪያ በመጠቀም ያንድ ሥርአትን እንቅስቃሴ ለማስረዳትና ለመተንበይ የሚያልሙ ናቸው። ይህ ሳይንስ የሚቀበለው ሊለኩና ተመልሰው ሊሞከሩ የሚችሉን ውጤቶች ብቻ ነው። ሳይንሳዊ ዘዴ የሳይንስና ቴክኖሎጂ መዝገበ ቃላት -- የቃላት ትርጓሜ፣ ከእንግሊዝኛ ወደ አማርኛ ይህ የውቀት ዘርፍ ከሞላ ጎደል የሚከተሉትን ያጠናል፦ ሥነ-እንቅስቃሴ ቅጥ ኅዋ ጊዜ ጉልበት አዙሪት ጉልበት ግስበት የመሬት ስበት ስራ አቅም ሃይል ልዩ አንጻራዊነት አጠቃላይ አንጻራዊነት ብርሃን ቀለም ኮረንቲ መብረቅ ድምጽ ሙቀት ሞገድ (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "3337", "contents": "ሐረር ከአዲስ አበባ ደቡብ ምስራቅ በአምስት መቶ ኪሎሜትር ርቀት ላይ የምትገኝ የምስራቅ ኢትዮጵያ ከተማ ናት። በዘመኑ የአስተዳደር መዋቅር የሃረሪ ክልል ዋና ከተማ ናት። በ1,885 ሜትር ከፍታ ላይ፣ የወይና ደጋ የአይር ጠባይ በተላበሰ ቦታ ላይ አርፋለች። በምድር መጋጠሚያ ውቅር 9°19′ ሰሜን ኬክሮስ እና 42°07′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ናት። በ1987 ዓመተ ምህረቱ የህዝብ ቆጠራ መሰረት ሐረር 76,378 ሕዝብ ይኖርባታል። ሐረር ለዘመናት ከፍተኛ የንግድ ማዕከል ሆና ስትኖር ከመሃል አገር፣ ከአፍሪካ ቀንድ እና ከአረብ አገራት ጋር በንግድ መንገዶች ስትገናኝ ከቀሪው አለም ጋር ደግሞ በቀይ ባህር ወደቦች አማካኝነት ትገናኝ ነበር። የሐረር ጀጎል ግንብ ከ1998 ጀምሮ በዩኔስኮ የዓለም ቅርስ ዝርዝር ውስጥ ይገኛል። በእስልምና ሃይማኖት \"4ኛዋ የተቀደሰች ቦታ\" ተብላም ስትታወቅ 82 መስጊዶች፤ አንዳንዶቹ ከ10ኛው ክፍለ ዘመን ጀምሮ የነበሩ፤ እንዲሁም 102 የቀብር ቦታዎች አሉዋት። አርተር ራምቦ ."} {"id": "13075", "contents": "አዘርባይጃን በእስያ ውስጥ የሚገኝ አገር ነው። ዋና ከተማው ባኩ ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "14941", "contents": "ለንጉስ ያልረዳ ከባህር የማይቀዳ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "14953", "contents": "ለአይንና ለወዳጅ ጥቂት ይበቃል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "14959", "contents": "ለአፍ ዳገት የለውም የአማርኛ ምሳሌ ነው። በወሬ ደረጃ ሁሉም ቀላል ነው ።"} {"id": "50727", "contents": "የአጼ ዳዊት ዋሻዎች ከ1375- 1380 ዐ.ም የ አጼዘረያቆብ አባት በነበሩት በ አጼዳዊት ተሰራ፡፡ ዋሻው በኮከብ ቅርጽ የተሰሩ 3 ክፍሎች ያሉት ከአንድ ድንጋይ ተፈልፍሎ የተሰራ ነው፡፡ በአጼ ዳዊት ዘመነ መንግስት የንጉሱ ውድ እቃዎች ማስቀመጫነት ያገለግል የነበረ ሲሆን በ15 ኛው ክ/ ዘመን የግራኝ አህመድ ወታደሮች እንደ ምሽግ ተጠቅመዉበታል፡፡ በአጼ ምኒልክ ዘመን የቅዱስ ራጉኤል ቤተ ክርስትያን ከመሰራቱ በፊት የታቦቱ ማኖርያ ሆኖ አገልግሏል፡፡ በእንጦጦ ቅዱስ ራጉኤል ቤተ ክርስትያን ቅጥር ግቢ ውስጥ ይገኛል፡፡"} {"id": "50751", "contents": "የኢትዮጵያ ቋንቋዎች በኢትዮጵያ ውስጥ የሚነገሩ እና የሚጻፉ ቋንቋዎችን፣ እና የምልክት ቋንቋን ያጠቃልላል። በአገሩ ውስጥ ፺ የሚሆኑ ቋንቋዎች አሉ። በአሁኑ ወቅት በአብዛኛው ኢትዮጵያውያን የሚነገሩት ቋንቋዎች አማርኛ እና ኦሮምኛ ሲሆኑ፤ አማርኛ በተለያዩ የሀገሪቱ ክፍል ያሉ ነዋሪዎች የመማሪያ፤ የመገበያያ እንዲሁም የስራ ቋንቋ ሆኖ የቆየ በመሆኑ በአሁኑ ወቅት የስራ ቋንቋ ነው። በኢትዮጵያ ውስጥ የሚነገሩት ቋንቋዎች አፍሮ-ኤስያዊ እና ናይሎ ሳህራዊ በሚባሉ ሁለት ዋና የቋንቋ ክፍሎች ሊካተቱ ይችላሉ። በአፍሮ-ኤስያዊ የቋንቋ ቤተሰብ ውስጥም ኩሻዊ፣ ኦሞአዊ እና ሴማዊ የሚባሉ ንዑስ ክፍሎች አሉ። አፍሮ እስያዊ ቋንቋዎች ሴማዊ ሰሜን ትግርኛ (በኤርትራም ይነገራል) ግዕዝ (በቤተ ክርስቲያን ብቻ ይነገራል) ትግረ (በኤርትራም ይነገራል) ደቡብ Transverse አማርኛ አርጎብኛ ሀደሪኛ ወይም ሐረሪኛ የምሥራቅ ጉራጌ ቋንቋዎች ስልጤኛ (Ulbareg, Inneqor) ወላኔኛ ዛይኛ Outersouth ጋፋትኛ (የጠፋ) ሶዶኛ ሙኸርኛ ጎጎትኛ የምዕራብ ጉራጌ ቋንቋዎች እኖርኛ መስመስኛ (የጠፋ) መስቃንኛ ቸሃኛ ወይም ቸሃ (ሰባትቤት ጉራጌ) እዣኛ ጉመርኛ ጉራኛ ግይጦኛ ኧንደገንኛ ኧነርኛ ኩሻዊ አገውኛ አውኛ (ኩንፋልኛ ዘዬ ወይም ቀበሌኛ ቋንቋን ጨምሮ) ቅማንትኛ ጫምታንግኛ ምሥራቅ ኩሻዊ አፋርኛ (በኤርትራና ጅቡቲም ይነገራል) አላባኛ አርቦርኛ ባይሶኛ ቡሳኛ ቡርጂኛ ዳሳናችኛ (በኬንያም ይነገራል) ድራሻኛ ጋዋዳኛ ጌድዎኛ ሃድያኛ ከምባትኛ ኮንሶኛ ወይም ሊቢዶኛ ኦሮምኛ (በኬንያም ይነገራል) ሳሆኛ (በኤርትራም ይነገራል) ሲዳሞኛ ሶማልኛ (በሶማሊያም ይነገራል) ጻማይኛ ኦሞአዊ አሪኛ አንፊሎኛ ባምባሲኛ ባስኬቶኛ ቤንችኛ ቦሮኛ ወይም ወይም ሺናሻ ጫራኛ ድሜኛ ዲዚኛ ዳውሮኛ ዶርዝኛ ገንዝኛ ጋሞኛ ጋይልኛ ጎፋኛ ሃመርኛ ሆዞኛ ቃጫማ-ጋንጁልኛ ከፋኛ ቃሮኛ ቁርቴኛ ማሌኛ መሎኛ ናይኛ ኦይዳኛ ሰዜኛ ሸኪቾኛ ሸኮኛ ወላይትኛ የምሳኛ ዛይሴ-ዘርጉላኛ ናይሎ ሳህራዊ አኙዋክኛ (በሱዳንም ይነገራል) በርታኛ ጉምዝኛ ቃጭፖ ባልስኛ (በሱዳንም ይነገራል) ቆሞኛ ቋማኛ ቀውግኛ ማጃንግኛ ምዕንኛ ሙርሌኛ (በሱዳንም ይነገራል) ሙርሲኛ ኑርኛ (በሱዳንም ይነገራል) ንያንጋቶምኛ ኦጶውኛ ሻቦኛ ሱሪኛ ኡዱክኛ (በሱዳንም ይነገራል) ^ (እንግሊዝኛ) Ethnologue page on Ethiopian languages"} {"id": "14773", "contents": "ለሎሌው ምን ትለው የአማርኛ ምሳሌ ነው። ለሎሌው ምን ትለው የአማርኛ ምሳሌ ነው። ለሎሌው ምን ትለው የአማርኛ ምሳሌ ነው። ለተከታይ ምን ይምትለው ይኖርሃል? ምንጭ፦ አዲሱ የምሳሌያዊ አነጋገሮች መጽሐፍ፣ ገጽ ፲፰"} {"id": "3685", "contents": "ባግዳድ የኢራቅ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 6,777,300 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 5,258,383 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 33°20′ ሰሜን ኬክሮስ እና 44°26′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል።"} {"id": "3691", "contents": "ሮማ ወይም ሮሜ (ጣልያንኛ፦ Roma) የጣሊያን ዋና ከተማ ነው። በጥንታዊ አፈ ታሪክ መሠረት፣ ከተማው የተሠራው በመንታ ወንድማማች ሮሙሉስና ሬሙስ በ761 ዓክልበ. ነበረ። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 4,013,057 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 2,705,603 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 41°48′ ሰሜን ኬክሮስ እና 12°36′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል። ደግሞ ይዩ፦ የሮሜ መንግሥት"} {"id": "15151", "contents": "ለገበሬ መልካም በሬ የአማርኛ ምሳሌ ነው። አስፈላጊው ነው!"} {"id": "13249", "contents": "ዳያሌክቲክ በፍልስፍና ውስጥ ከፍተኛ ቦታ የሚሰጠው ያስተሳሰብ አይነት ነው። ይህ ዘዴ በጥንቱ ግሪክ ሲሰራበት ቆይቶ በፈላስፋው ፕላቶ ለፅሁፍ በቅቷል። መሰረቱም፣ ሁለት ወይም ከዚያ በላይ የተለያዩ አስተያየት ያላቸው ሰወች እርስ በርሳቸው በመነጋገር ለመተማመን ከሚያደርጉት ጥረት የሚነሳ ነው። ይህ ከሬቶሪክ ይለያል፤ ምክንያቱም በሬቶሪክ አንድ ግለሰብ ብቻ ብዙ ጊዜ የወሰደ ንግግር በማድረግ የራሱን ሃሳብ ለሌሎች ማሳመኛነት ሲያቀርብ ስለሆነ ነው። እንግዲህ በዘመናት ሂደት የተለያዩ አይነት ዲያሌክቲ ዘዴወች ተነስተዋል። ከብዙ በጥቂቱ የማርክስ፣ ሄግል፣ ፕላቶ፣ ሶቅራጥስና የህንዶቹን ፍልስፍናወች ይጠቀልላል። የዲያሌክቲክ አስተሳሰብ እንዲሰራ አስፈላጊ የሆኑ መሪ ሃሳቦች (ዓለምን የመመልከቻ ዘዴወች ወይም ርዕዮተ አለሞች)፣ ከነዚህም 4ቱ ወሳኝ አስተሳሰቦች እኒህ ናቸው፦ 1)ሁሉም ነገር አላፊና የተወሰነ ነው፣ የሚኖረውም በጊዜ ወሰን ውስጥ ነው 2)ሁሉም ነገር ከተጻራሪ ሃይሎች ወይም ጎኖች ነው የተሰራው 3)ቀስ በቀስ የሚመጣ ለውጥ በስተመጨረሻ ከፍተኛ ለውጥ ያመጣል በዚህም አንደኛው ሃይል/ጎን ሌላኛውን ያሸንፋልና። (የመጠን ለውጥ የጥራት ለውጥ ያመጣል) 4)ለውጥ ክብ እየሰራ ሳይሆን የሚንቀሳቀሰው (መለት ለውጥ ወደ ነበርንበት ሳይሆን የሚመልሰን) እንደ ስፓይራል መንገደ እየከፈተ እና እያደገ ነው ሚሄደው ይህ ታዋቂው ዘዴ ሲሆን በ3 ደረጃወች ተከፍሎ ይቀርባል። ይኸውም በመጀመሪያ ደረጃ ተናጋሪ ቴሲስ ወይም እርሱ እውነት ነው ብሎ ያሰበውን አስተያየት ያቀርባል። በዚህ ጊዜ ተቃውሞ አንታይ ቴሲስን ያስነሳል። በስተመጨረሻ ይህ የሚያሰነሳው ቅራኔ በ ሲንቴሲስ ( ውህደት ) ይረግባል። በዚህ መንገድ ዓለም በየጊዜው እየታደሰችና እየተለወጠች ትሄዳለች ማለት ነው። የጀርመኑ ሄግል ከላይ የተጠቀሰውን ዘዴ በሌላ መልኩ አስቀምጦታል። የመጀመሪያውን ሃሳብ ንጥር ሲለው ሁለተኛውን የንጥር ተቃራኒ እንግዲህ ከሁለቱ ተጨምቆ የሚወጣውን ደግሞ ተጨባጭ ብሎታል። ይህ የሄግል 3ቱ ቀመር ተብሎ ይታወቃል ፦- ንጥር- የንጥር ተቃራኒ - ተጨባጭ ። ለምሳሌ የህልውናን ዲያሌክቲክስ ሲገልጽ ፡ በመጀመሪያ ህልውናን በነጠረ ህልው ስናስቀምጥ ከባዶ ነገር ጋር ምንም ልዩነት የለውም ። ሁሉም ወደ መኖር የሚመጣ ነገር በሙሉ ወደ አለመኖር እየተጓዘ መሆኑን ስንረዳ (ለምሳሌ መኖርም መሞት እንደሆነ ስንረዳ) ያንጊዜ ህልውናና ባዶነት በመዋሃድ መሆን ይሆናሉ። በዚህ ምክንያት መሆን የ ንጥር ህልውና የሚያስከትለውን የባዶነት ተቃርኖ ያረግባል ማለት ነው።"} {"id": "15259", "contents": "ልጅና ጦጣ ውሀ ይጠጣ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ልጅና ጦጣ ውሀ ይጠጣ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ልጅና ጦጣ ውሀ ይጠጣ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ለልጅ እትጨንቁለት እንደ ዕድሉ ያድጋል። ምንጭ፦ አዲሱ የምሳሌያዊ አነጋገሮች መጽሐፍ፣ ገጽ ፫፮"} {"id": "14875", "contents": "ለእሳት ውሀ ለጸጉር ቡሀ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "14881", "contents": "ለስሱ ፍትፍት አሳይቶ እበት ያጎርሷል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሥትኛን የሚነቅፍ"} {"id": "11845", "contents": "ኅዳር ፬ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፷፬ኛው እና የመፀው ወቅት ፴፱ነኛ ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፫፻፪ ቀናት በ ዘመነ ዮሐንስ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፫፻፩ ቀናት ይቀራሉ። ፲፱፻፷፯ ዓ/ም - በድርቅ ምክንያት የተከሰተውን ዕልቂት መርምሮ ለክስተቱ ኃላፊነት ተጠያቂውን ወገን እንዲያስታውቅ የተሠየመው የምርመራ ሸንጎ የመጀመሪያውን የጥናት ውጤት ይፋ አደረገ። ፲፱፻፸፰ ዓ/ም - በሰሜን ኮሎምቢያ ኔቫዶ ዴል ሩይዝ በሚባለው እሳተ ገሞራ ፍንዳታ የተነሣው የጭቃ ጎርፍ ኻያ ሦስት ሺህ ሰዎች ሕይወታቸውን ሲያጡ አርሜሮ የምትባለዋ ከተማ በጎርፉ ተጥለቀለቃ ተቀበረች። ፲፱፻፹፩ ዓ/ም - በደብረ ታቦር ከተማ የተወለደውና በፖርትላንድ ስቴት ዩኒቨርሲቲ የሕግ ተማሪ የነበረው ሙሉጌታ ሥራው የሚባል የሃያ ስምንት ዓመት ኢትዮጵያዊ፤ በፖርትላንድ፣ ኦረጎን ከተማ በሦስት ፋሺስታዊ ሰዎች በዘረኝነት መነሻ ተቀጥቅጦ ሞተ። ነፍሱን ይማረው! ፲፱፻፺፩ ዓ/ም - የአሜሪካው ፕሬዚደንት ዊሊያም ጄፈርሰን ክሊንተን በአመንዝረኛነት ፖላ ጆንስ በተባለች ሴት ተከሰው ለአራት ዓመታት ከተከራከሩ በኋላ ጥፋተኛነታቸውን ሳያምኑ ስምንት መቶ ኃምሳ ሺህ የአሜሪካ ዶላር በመክፈል ክርክሩን አዘጉ። ፲፱፻፳፪ ዓ/ም - የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት መንግስት ዋና መላክተኛ በመሆን አገሪቱ መስከረም ፲፯ ቀን ፲፱፻፲፮ ዓ/ም የዓለም መንግሥታት ማኅበር አባል ስትሆን ወደዠኔቭ ልዑካኑን የመሩት ራስ ናደው (አባ ወሎ) በዚህ ዕለት ጎሬ ላይ አረፉ። ሞታቸውን ይፋ ያደረገው አሜሪካዊ ዶክቶር ቨርጂል ዳወርቲ፣ የህልፈታቸው ምክንያት መርዝ ሊሆን እንደሚችል ጠቁሟል። {{en]] P.R.O., FCO 371/1829 - ANNUAL REVIEW FOR ETHIOPIA FOR 1974 ^ VIRGIL F. DOUGHERTY, M.D to ADDISON E SOUTHARD, American Minister;"} {"id": "15433", "contents": "መልካም ባል መጥፎ ሴት ይገራል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "15439", "contents": "መልክ ታጥቦ አይጠጣ ወይ አይበላ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የመልክን ዋጋ አነስተኝነት የሚናገር ምሳሌ።"} {"id": "15451", "contents": "መወለድ ቋንቋ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው። ደም ከውሃ ይወፍራል የሚለው አባባል ተቃራኒ፡"} {"id": "15457", "contents": "ሚስት ከፈቷት ባዳ ማሽላ ከተቆረጠ አገዳ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የፍችን መቆራረጥ የሚያሳይ"} {"id": "15463", "contents": "ሙቅ ውሀና የሰው ገንዘብ አይጠቅምም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "15475", "contents": "ማጣት ከሰማይ ይርቃል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "11923", "contents": "ኤሚል ሉቤ (1891-1898) (በ ፈረንሳይኛ ፡ Émile Loubet) 8ኛ የፈረንሣይ ፕሬዚዳንት ነበሩ።"} {"id": "50937", "contents": "ዳሞት ወይዴ ወላይታ ዞን ከሚገኙ ወረዳዎች አንዱ ነው። ወረዳው በስተምዕራብ በሶዶ ዙሪያ ወረዳ፥ በበስተሰሜን በድጉና ፋንጎ ወረዳ፥ በስተሰሜን ምሥራቅ በዳሞት ጋሌ ውረዳ፥ እንዲሁም ደግሞ በበስተደቡብ በሁምቦ ወረዳ ይዋሰናል። በ1999 ዓ.ም በማዕከላዊ ስታቲስቲክስ ኤጀንሲ በተደረገው ህዝብ ቆጠራ መሰረት በወረዳው በአጠቃላይ 91,602 ሰው የሚኖር ሲሆን፥ ከነዚህም 44,861 ወንድ ሲሆኑ 46,741 ደግሞ ሴት ናቸው፤ ከ5,300 የሚበልጡ ማለትም 5.79% የምሆኑት በከተማ ይኖራሉ። በዴሳ የወረዳዉ ዋና መቀመጫ ነው። የሚበዙት የፕሮቴስታንት እምነት ተከታይ ሲሆኑ፥ 77.03% ያህሉን ይይዛሉ፤ 17.08% የሚሆኑት ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ አብያተ ክርስቲያን፥ 4.51% የሮማ ካቶሊክ ቤተ ክርስቲያን እና 1.06% የእስልምና እምነት ተከታይ ናቸው። ^ Census 2007 Tables: Southern Nations, Nationalities, and Peoples' Region, Tables 2.1, and 3.4."} {"id": "15493", "contents": "ሞኝ ዘመድ ከልጅህ እኩል አድርገኝ ይላል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሞኝ እራሱን አያውቅም።"} {"id": "15517", "contents": "ሰውን ፈላጊ በምርጫ ይሽነፋል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሰውን ፈልግ በምርጫ"} {"id": "15523", "contents": "ሰነፍ ቢመክሩት ውሀ ቢወቅጡት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሁለቱም ምንም ዋጋ የላቸውም ምክንያቱም ለውጥ አያመጡምና።"} {"id": "15535", "contents": "ሰው ባለው ይሰለፋል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "18721", "contents": "ኖርማን ማይለር (እ.አ.አ. ከ1923 – 2007) ታዋቂ አሜሪካዊ ደራሲ ነው። በዋናነት እንግሊዝኛ: The Naked and the Dead በተሰኘው ስራው ይታወቃል። ‎የአሜሪካዊ ደራሲያን ዝርዝር (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "12079", "contents": "ታኅሣሥ ፬ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፺፬ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፪፻፸፬ ቀናት በ ዘመነ ዮሐንስ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፪፻፸፩ ቀናት ይቀራሉ። ፲፮፻፴፭ ዓ/ም የሆላንድ ተወላጅ መርከበኛው አቤል ታስማን የዛሬይቱን ኒውዚላንድ አገኘ። ፲፱፻፶፫ ዓ/ም በወንድማማቾች መንግሥቱ ንዋይ እና ገርማሜ ንዋይ የተጠነሰሰው የታኅሣሥ ግርግር መፈንቅለ መንግሥት ሙከራ ተጀመረ። ፲፱፻፹፫ ዓ/ም በሲሲሊ ደሴት ላይ የተከሰተው ትልቅ የመሬት እንቅጥቅጥ የአሥራ ስምንት ሰዎችን ሕይወት አጠፋ። ፲፱፻፹፫ ዓ/ም በደቡብ አፍሪቃ ፕሬዚደንት ደ ክለርክ በእሥራት ላይ ከነበሩት ከኔልሰን ማንዴላ ጋር እቢሯቸው ተገናኝተው የተጠላውን የጭቆና ሥርዐት (አፓርታይድ)ን የሚወድምበትን ሁኔታ ተመካከሩ። ፲፱፻፹፱ ዓ/ም የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የጸጥታ ምክር ቤት አባላት የጋናውን ተወላጅ ኮፊ አናንድን ሰባተኛው የድርጅቱ ዋና ጸሐፊነት መረጧቸው። ፲፱፻፺፮ ዓ/ም የቀድሞው የኢራክ ፕሬዚደንት ሳዳም ሁሴን ከሥልጣናቸው ሸሽተው ከተደበቁ በኋላ በአሜሪካ ሠራዊቶች በተወለዱበት ቲክሪት ከተማ አካባቢ ጉድጓድ ውስጥ ተደብቀው ተገኙ። (እንግሊዝኛ) http://en.wikipedia.org/wiki/December_13"} {"id": "13441", "contents": "ለሥነ አካሉ፣ ጉልበት (ሥነ አካል) ይዩ። በተፈጥሮ ህግጋት ጥናት፣ ጉልበት ማለት የአንድን ቁስ ፍጥነት ለመቀየር የሚደረግ ማንኛውም ተጽዕኖ ማለት ነው። በቀላሉ ሲተረጎም ጉልበት ማለት ስበት ወይም ግፊት ሲሆን አንድን ነገር አርፎ ከተቀመጠበት የሚያንቀሳቅስ፣ እየተንቀሳቀስም ካለ ፍጥነቱን የሚቀይር ነው። ጉልበት ቬክተር ስለሆነ መጠን እና አቅጣጫ አለው። የጉልበት መለኪያ መስፈርት ኒውተን (N) ነው። በሁለተኛው የእንቅስቃሴ ህግ መሰረት፣ የጉልበት ቀመር ይህን ይመስላል፦ F = m a {\\displaystyle F=ma} F {\\displaystyle F} ጉልበትን ይወክላል፣ m {\\displaystyle m} ግዝፈትን ይወክላል ፣ a {\\displaystyle a} ደግሞ ፍጥንጥነትን ይወክላል።"} {"id": "13465", "contents": "ዓፄ ዘድንግል ከ1603 እስከ 1604 እ.ኤ.አ. የኢትዮጵያ ንጉሰ ነገስት የነበሩ ሲሆን የዙፋን ስማቸውም «ዳግማዊ አፅናፍ ሰገድ» ሲሆን የአጼ ስርፀ ድንግል ወንድም የልሳነ ክርስቶስ ልጅ ናቸው። አጼ ስርጸ ድንግል ከመሞታቸው ቀደም ብሎ የወንድማቸውን ልጅ ተተኪ ንጉስ ለማድረግ አስበው ነበር፣ ይህንንም ያሰቡት የራሳቸው ልጆች በእድሜ ህጻናት ስለነበሩና በዚህ ምክንያት የርስ በርስ ጦርነት እንዳይነሳስ ነበር። ነገር ግን ንግስት ማርያም ሰና (የንጉሱ መጀመሪያ ሚስት)ና ራስ አትናቲወስ ንጉሱ ከ ፈላሻዋ ቅምጡ ሐረግዋ የወለደውን የ7 አመቱን ያዕቆብ ንጉሰ ነገስት በ1597 እንዲሆን አደረጉ። ይህም ልጁ ህጻን ስለሆነ የሱ ሞግዚት በመሆን ስልጣኑን በተዘዋዋሪ ለመቆጣጠር ነበር። በዚህን ጊዜ ጦርነት እንዳይነሳ ዘ-ድንግልን በጣና ሃይቅ በሚገኘው ደቅ ደሴት እንዲታሰር አደረጉ። ይህ በዚህ እንዳለ ዘ-ድንግል ከእስራቱ አምልጦ በጎጃም ውስጥ ተሸሸገ። በ1603 የጉራጌው ራስዘ ስላሴ ዘ-ድንግልን ንጉሰ ነገስት አፅናፍ ሰገድ አድርጎ ሾመው። አዲሱ ንጉስ ግን በዳንካዝ ቤተ መንግስቱ የጀስዩቱን መሪ ፔድሮ ፔዝ በማስመጣት የካቶሊክ እምነት ተከታይ ሆነ። በዚህ ጊዜ ያነገሱት ራስ ዘ ስላሴ ዘድንግልን መቃወም ብቻ ሳይሆን ከስልጣኑም እንዲወርድ በጎጃም አመጽ ማነሳሳት ጀመሩ። ይን አመጽ ለማስቆም ጥቅምት 16፣ 1604 አጼ ዘድንግል ከ200 ጠብመንጃ ከታጠቁ ፖርቹጋሎች ጋር በመሆን በባርቾ ሜዳ ላይ ዘመተ። አማጺወቹ የንጉሰ ነገስቱን ጦር ከማሸነፋቸው በተጨማሪ፣ ንጉሱንም ገደሉት። ጄምስ ብሩስ እንደመዘገበው የንጉሱ ሰውነት እስከ 3 ቀን በሜዳው ላይ ካረፈ በኋላ ያካባቢው ገበሬወች ትንሽ መቃብር ሰርተው በዚያው ሜዳ እንደቀበሩት ያትትታል። ከ10 አመት በኋላም ወደጁ የነበረው የአጎቱ ልጅ ሱሰንዮስ ሬሳው ተቆፍሮ ወጥቶ በደጋ እስጢፋኖስ ቤተክርስቲያን፣ ደጋ ደሴት፣ ጣና ሃይቅ ከሌሎች ቀደምት ነገሥታት ጎን እንዲያርፍ አድርጓል። ^ James Bruce, Travels to Discover the Source of the Nile (1805 edition), vol. 3, pp."} {"id": "51039", "contents": "ኮከብ የሚለው ቃል እኔ ይገርመኛል ከበበ ከወወ ምስጢሩ የሁለት ቃል ክበብ ብለው ክብነሽ ቢሏት ከዋው ብለው ደግሞ ተንቀሳቃሽ አሏት ይችን የጠፈር ፈርጥ የፀሀይ ሰራዊት ስታር የሚለውም የእንግሊዝ ቃል ከድሮ ኢንግሊሽ የመጣ ተብሏል የኦክስፎርድ ሳይንቲስት ሊቁ የእውቀት የሳይንስ ሰዎችም እንዲህ ተረጎሙት \"ተቀጣጣይ ጋዞች እንደ ሀይድሮጅን ይች ኮከብ ይዛ አንድዳ እንደ ቤንዚን ሂሊየምን ሆነ ክብ ቅርፅን ይዞ መረጃውን ሰጠ ሳተላይት ታዞ\""} {"id": "51105", "contents": "Esleman Abay እስሌማን አባይ እስሌማን ዓባይ [በቅፅል ስሙ የዓባይ ልጅ] በኢትዮጵያ ቴሌቪዥን ውስጥ እየሠራ የሚገኝ ጋዜጠኛ ነው። በሙያው ከ 8 ዓመት በላይ በተለይም በቴሌቪዥን ፕሮዳክሽንና የዜና ዘገባዎች ላይ። በታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ በአፍሪቃ ቀንድ ጂኦ-ፖለቲካ እና በፐብሊክ ዲፕሎማሲ ዙሪያ ትንታኔዎችና ጽሁፎችን ያዘጋጃል፡፡ የኢትዮጵያን ብሔራዊ ጥቅም ለማስጠበቅ የሚበጁ ትንታኔዎችን በኢትዮጵያ በሚገኙ የቴሌቪዥን ጣቢያዎች እየቀረበ ሐሳብ ያካፍላል። ንቁ የማህበራዊ ሚዲያ ብሎገርም ሲሆን በፌስቡክ ገፁ የሚያስነበባቸው አርቲክሎቹ በተለያዩ ዩቲዩብ ቻናሎች እየተነበቡ ከአስር ሺዎች እስከ መቶ ሺ ታዲሚዎች ተደራሽ ይደረጋሉ፡፡ ስምንት ያህል መፃሕፍት ያሳተመው ደራሲ ደረጄ በላይነህ ጋዜጠኛ እስሌማን አባይን እንዲህ ገልፆታል። \"...ዓለምን አስሶ፣ሰነድ ፈትሾ፣ ሚዲያዎችን በርብሮ ቀምሞና አቀናጅቶ የጉርሻ ያህል የሚያቀርብልንን እስሌይማንን እንዴት እንደማደንቀው መግለጽ ይከብደኛል፤ትልቅ ጋዜጠኛ ብቻ ሣይሆን ተመራማሪም እንደሚሆን ተስፋዬ ትልቅ ነው። በሸምበቆዎች መካከል የተገኘ ሸንኮራ ወዳጅ በርታ!!•••ሸንበቆና ሸንኮራ ይመሳሰላሉ፤ውስጣቸው የያዘው ግን ልዩነቱ የትየለሌ ነው። ያንተ ዐይነት ታታሪና ባለ ብሩህ አእምሮ ወጣቶች የነገዋ ሀገራችን ተስፋ ናቸው። የኔ አንበሳ በርታልኝ፤ቡሩክ ሁን...\" Esleman Abay, is a Journalist working in Ethiopian State Television-ETV, with more than 8 years of professional experience. He writes articles and commentaries about the GERD, especially on horn African affairs, Ethiopian diplomacy, and Geo-strategic issues."} {"id": "51189", "contents": ""} {"id": "19183", "contents": "ኤስቶኒያ የአለም ባንዲራዎች ሰንደቅ ዓላማ (ይህ ባንዲራዎች ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "12433", "contents": "ስልክ ወይም ቴሌፎን (የግሪክ ቃል ከሆኑት τῆλε - ቴሌ፣ [ሩቅ ማለት ሲሆን] እና φωνή - ፎኔ፣ [ድምፅ ማለት ሲሆን] የመጣ ቃል ነው።) የመግባቢያ መሳሪያ ሲሆን ድምፅን (በዋናነት የሰዎችን) የመቀበል እና የማስተላለፍ ተግባር ያከናውናል። ይህ መሳሪያ በረዥም ርቀት ያሉ ሁለት ሰዎችን በድምፅ እንዲገናኙ ያስችላል። ድምፅ ሞገድ ስለሆነ አንዴ ከፍ አንዴ ዝቅ የሚል አቅም አለው። በተረፈ፣ የተለያዩ ድምጾች የተለያየ የሞገድ ይዘት ይኖራቸዋል፣ ስለሆነም የተለያዩ ቃላት እነሱን ሊለይ በሚችል መልኩ የራሳቸው የሆነ ሞገድ አላቸው። ስልክ የሚሰራው ይህን የድምጽ ጠባይ በመጠቀም ነው። ከጎን እንደሚታየው፣ ሰውየው ቃላትን ሲናገር ከጥላሸት (ካርቦን) ዱቄቱ ፊት ለፊት ያለው ሽፋን ይርገበገባል፣ አንድ አንድ ቃላት ሽፋኑ በሃይል እንዲርገበገብ ሲያደርጉ ሌሎች በቀስታ ይሆናል። ይህ መርገብገብ በተራው የጥላሸቱ ዱቄት አንዴ በሃይል እንዲታመቅ ሌላ ጊዜ በላላ ሁኔታ እንዲሆን ያረጋል፣ የጥላሸቱ መታመቅና ፈታ ማላእት በተራው ከባትሪው መንጭቶ በውስጡ የሚያልፈው የኤሌክትሪክ ጅረት አንዴ ደመቅ አንዴ ቀዝቀዝ እንዲል ያደርጋል። የኤሌክትሪኩ ጅረት ሌላኛው ሰውየ ማዳመጫ ሲደርስ ማዳመጫው (ስፒከሩ) ከመጅመሪያው ሰውየ ንግግር አንጻር አንዴ ደመቅ አንዴ ደከም ብሎ እንዲርገበገብ ያደርጋል። በሌላ አነጋገር የመጀመሪያው ሰውየ የተናገረው ንግግር በዚህ መልኩ በሽቦው ውስጥ ይሻገራል። አሌክሳንደር ግርሃም ቤል የፈለሰፈው ስልክ ይህን አይነት ይዞታ ነበረው።"} {"id": "12439", "contents": "አክቲኒየም (Actinium) የንጥረ ነገሮች ሠንጠረዥ ውስጥ ኬሚካዊ ውክሉ Ac ነው። አቶማዊ ቁጥሩም 89 ነው። የጥንተ፡ንጥር ጥናት (ኬሚስትሪ) በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ አክቲኒየም የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ። (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "12445", "contents": "አርሰኒክ (Arsenic) የንጥረ ነገሮች ሠንጠረዥ ውስጥ ኬሚካዊ ውክሉ As ነው። አቶማዊ ቁጥሩም 33 ነው። የጥንተ፡ንጥር ጥናት (ኬሚስትሪ) በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ አርሰኒክ የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ። (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "12463", "contents": "መዳብ ወይም ኮፐር (Cu) የንጥረ ነገር ብረታብረት ነው። ደግሞ ይዩ፦ የጥንተ፡ንጥር ጥናት (ኬሚስትሪ) ናስ (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "12469", "contents": "ኢርቢየም ወይም ኧርቢየም (Erbium) የንጥረ ነገሮች ሠንጠረዥ ውስጥ ኬሚካዊ ውክሉ Er ነው። አቶማዊ ቁጥሩም 68 ነው። የጥንተ፡ንጥር ጥናት (ኬሚስትሪ) በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ ኢርቢየም የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ። (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "12475", "contents": "ጋሊየም (Gallium) የንጥረ ነገሮች ሠንጠረዥ ውስጥ ኬሚካዊ ውክሉ Ga ነው። አቶማዊ ቁጥሩም 31 ነው። የጥንተ፡ንጥር ጥናት (ኬሚስትሪ) በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ ጋሊየም የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ። (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "19315", "contents": "ማስታወሻ፦ ከ400 ዓ.ም. አስቀድሞ የነበሩት የአይርላንድ ነገሥታት በታሪክ ሊቃውንት ዘንድ ከአፈ ታሪካዊ ሁኔታ በላይ የላቸውም። በማየ አይህ ዘመን፣ ቢጥ የሚባል የኖኅ ልጅ ከ52 ሌሎች ጋር የጥፋትን ውኃ ለማምለጥ ወደ አይርላንድ እንደ መጣ፣ ሁላቸውም ግን እንደ ተሰመጡ ይባላል። የማጎግ ተወላጅ ፓርጦሎን በ2284 ዓክልበ. በአይርላንድ ደረሰ። 30 አመት ከነገሠ በኋላ፣ ወገኑም ሁሉ ከ300 ዓመት በኋላ በጨነፈር ሞቱ። አይርላንድ ከዚያ ለ30 አመት ባድማ ነበረች። የፓርጦሎን ዘመድ ነመድ በ1954 ዓክልበ."} {"id": "19327", "contents": "የመግነጢስ መስክ ማለቱ አንድ መግነጢስ ጉልበት የሚያሳርፍበት ከባቢ ዙሪያ ነው። መስኩ ከጉልበት መስክ የተሰራ ሲሆን አፈጣጠሩም በሚንቀሳቀሱ የኤሌክትሪክ ሙላቶች፣ ከጊዜ አንጻር በሚለዋወጥ የኤሌክትሪክ መስክ እና በራሳቸው በአተም እኑሶች የተፈጥሮ መግነጢሳዊ ባህርይ ናቸው። የመግነጢስ መስክ በአንድ ነጥብ ላይ ባለው ጥንካሬ እና አቅጣጫ ይወሰናል፣ ስለሆነም የቬክተር መስክ አይነት ነው ። መግነጢሳዊ መስክ ብዙ ጊዜ የሚተረጎመ በተንቀሳቃሽ የኤሌክትሪክ ሙላቶች ላይ በሚያሳርፈው ሎሬንዛዊ ጉልበት ነው። መግነጢሳዊ መስክ ከጥንት ጀምሮ ለሰው ልጆች ጠቀሜታን አበርክቷል። ለምሳሌ ምድር በምታፈልቀው መግንጢሳዊ መስክ ምክንያት ሰወች ኮምፓስ ሰርተው አለምን እንዲዞሩ አስችሏል። በአሁኑ ዘመን ተሽከርካሪ የመግነጢስ መስኮች ኤሌክትሪክ ለማመንጨትና የኤሌክትሪክ ሞተሮችን ለማንቀሳቀስ በመርዳት የዘመናዊ ህይወት መሰረቶች ናቸው። (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "19357", "contents": "ሚያዝያ ፳፮፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪፻፴፮ኛው ዕለት ሲሆን፤ የፀደይ (በልግ)ወቅት ፴፩ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፻፴ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፻፳፱ ቀናት ይቀራሉ። ፲፰፻፺፮ ዓ/ም - በአሜሪካ መንግሥት የተሠራው የፓናማ ቦይ ግንባታ ተጀመረ። ፲፱፻፸፩ ዓ/ም - በብሪታንያ ንጉዛት ማርጋሬት ታቸር የመጀመሪያዋ ሴት ጠቅላይ ሚኒስትር ሆኑ። ፲፱፻፳ ዓ/ም - የካቲት ፬ ቀን ፳፻፫ ዓ/ም በግብጽ አብዮት ከሥልጣን የተባረሩት የቀድሞው አምባ ገነን ፕሬዚደንት ሆስኒ ሙባራክ በዚህ ዕለት ተወለዱ። (እንግሊዝኛ) http://news.bbc.co.uk/onthisday/hi/dates/stories/may/4/newsid_2503000/2503195.stm (እንግሊዝኛ) http://en.wikipedia.org/wiki/May_4"} {"id": "19363", "contents": "ግንቦት ፪ ቀን፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪፻፵፪ኛው ዕለት ሲሆን፤ የፀደይ (በልግ)ወቅት ፴፯ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፻፳፬ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፻፳፫ ቀናት ይቀራሉ። ፲፱፻፹፮ ዓ/ም - ለሃያ ሰባት ዓመታት በእሥራት የቆዩት ኔልሰን ማንዴላ ለአገራቸው ደቡብ አፍሪቃ የመጀመሪያው ጥቁር ፕሬዚደንት በመሆን ቃለ-መሐላቸውን ፈጸሙ። ፲፱፻፹ ዓ/ም በኢራን የኮራሳን ግዛት ውስጥ የተከሰተው የመሬት እንቅጥቅጥ አንድ ሺ አምሥት መት ስድሳ ሰባት ሰዎችን ሲገድል፣ ሁለት ሺ ሦስት መቶ ሰዎች ደግሞ የአካል ጉዳት ሴባዎች ሆነዋል። ወደ አሥራ አምሥት ሺ የሚጠጉ መኖሪያ ቤቶች ሲወድሙ አምሣ ሺ የሚሆኑ ዜጎች የመኖሪያ ቤት አልባ ሆነዋል። (እንግሊዝኛ) http://news.bbc.co.uk/onthisday/hi/dates/stories/may/10/newsid_2661000/2661503.stm (እንግሊዝኛ) http://en.wikipedia.org/wiki/May_10"} {"id": "19369", "contents": "ወላኔኛ በኢትዮጵያ የሚነገር ቋንቋ ሲሆን የሴማዊ ቋንቋዎች አባል ነው። https://am.wiktionary.org/wiki/Wiktionary:ጉራግኛ_ሷዴሽ - የወላኔኛ ቃላት በውክሽኔሪ (ይህ ቋንቋ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) Cite error: tags exist for a group named \"ኮኪር\", but no corresponding tag was found"} {"id": "13597", "contents": "ማዲንጎ አፈወርቅ የኢትዮጵያ ታዋቂ ዘፋኝ ሲሆን ብዙ ዘመናዊ የሙዚቃ ስራወችን በማቅረብ ይታወቃል። ተዋናኝ"} {"id": "51369", "contents": "ያኖሽ አደር እኤአ 1959ተወለደ ሀንጋሪ ውስጥ ፖለቲከኛና የህግ ሰው ነው በአሁን ሰአት የሀንጋሪ ፕሬዝደንት ነው"} {"id": "17317", "contents": "አጠቃላይ አንጻራዊነት በ፲፱፻፲፭ ዓ.ም በአልበርት አንስታይን የታተመ አጠቃላይ የቁስ ግስበትን በጂዖሜትሪ የገለጸ መጽሃፍና ርዕዮት አለም ነው። በርግጥም በአሁኑ ዘመን የሚሰራበት ግስበትን ገላጭ የዘመናዊ ተፈጥሮ ህግጋት ጥናት አካል ነው። አጠቃላይ አንጻራዊነት የኒውተንን የግስበት ህግንና ልዩ አንጻራዊነትን በማዋሃድ የግስበትን አጠቃላይ ባህርይ በኅዋና ጊዜ ጥምር ጂዖሜትሪ የሚገልጽ ነው። በዚህ አዲስ የተፈጥሮ ህግጋት ጥናት መሰረት አንድ ቁስ በሚኖርበት ኅዋ አካባቢ የኅዋና ጊዜ ጥምር ጂዖሜትሪ ስለሚታጠፍ የቁስ ግስበት መሰረቱ ከዚህ እጥፋት ይነሳል ይላል። ብዙው የአጠቃላይ አንጻራዊነት ትንቢቶች ከድሮው ፊዚክስ ትንቢቶች ይለያያል፣ በተለይ የጊዜን ፍሰት በተመለከተ፣ የኅዋን ጂዖሜትሪ በተመለከተ፣ የነገሮችን ወደ መሬት መውደቅ በተመልከተ፣ እንዲሁም የብርሃንን ጉዞ በተመለከተ። ለምሳሌ ብንወስድ፣ በአዲሱ ርዕዮተ አለም መሰረት ግስበታቸው ሃይለኛ በሆኑ ኮኮብ አካባቢ ጊዜ ዝግ ብሎ ይፈሳል፣ ብርሃንም በኒህ አካባቢ ሲያልፍ ቀለሙ ወደ ቀይ ይጠጋል። እኒህና ብዙ የአጠቃላይ አንጻራዊነት ትንቢቶች በተሞክሮ ተረጋግጠዋል። የአይንስታይን ርዕዮት ብዙ መዘዞች አሉት። ከነዚህ ውስጥ ጥቁር ቀዳዳ የሚባሉት ይገኙበታል። ጥቁር ቀዳዳወች እንግዲህ በውኑ አለም ኅዋ ውስጥ የሚገኙ ሲሆኑ ከከፍተና ግስበት የተነሳ በአካባቢው የሚገኘው ጊዜና ኅዋ በከፍተኛ ሁናቴ ከመናወጡ የተነሳ ምንም ነገር፣ ብርሃንም ሳይቀር፣ ከዚህ ነውጥ ማምለጥ ሲያቅተው፣ ያን ጊዜ ጥቁር ቀዳዳ ይፈጠራል። በተለይ ይህ የሚሆነው እጅግ ግዙፍ የሆኑ ከዋክብት ሙቀታቸው ጠፍቶ በራሳቸው ግስበት ተጨምቀው ሲሞቱ ነው። ሌላው መዘዝ ደግሞ እንዲህ ነው። በዚህ ርዕዮት መሰረት፣ ግስበት ያላቸው ቁሶች ኅዋንና ሰዓትን ስለሚያጥፉ በነሱ የሚያልፍ ማንም ነገር፣ ብርሃንን ጨምሮ፣ መታጠፍ ይኖርበታል። ስለሆነም ብርሃን በግዙፍ የሰማይ አካላት ሲያልፍ ስለሚታጠፍ ይህ ሁኔታ ግስበታዊ ሌንስ ይፈጥራል። ስለሆነም ብርሃኑ የሚመነጭበት አንዱ ቁስ በብርሃን መተጣጠፍ ምክንያት ምድር ላይ ሆኖ ሲታይ ሁለትና ከዚያ በላይ ሆኖ ይታያል። በሌላ በኩል አጠቃላይ አንጻራዊነት የግስበት ማዕበል መኖርን የሚተነብይ ሲሆን እኒህ ማዕበሎች በተዘዋዋሪ ተለክተዋል። ናሳና ሊጎ በአሁኑ ወቅት እኒህን ማዕበሎች ቀጥታ ለመለካት ጥረት እያደረጉ እንደሆነ በዜና አውታሮች ይገለጻል። ከዚህ በተረፈ በአሁኑ ዘመን የሚታመንበት የአጠቃላይ ኅዋ እየሰፋ መሄድ መሰረታዊ ጽንሰ ሃሳብ የሚፈልቀው ከዚሁ ከአንስታይን ጥናት ነው።"} {"id": "17323", "contents": "ተመምሩ ደቀመዝሙሩ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ከመምሩ ይልቅ ደቀመ መዝሙሩ"} {"id": "13675", "contents": "ትግስት አፈወርቅ የኢትዮጵያ ታዋቂ ዘፋኝ ስትሆን የማዲንጎ አፈወርቅ እህት ስትኆን ብዙ ዘመናዊ የሙዚቃ ስራወችን በማቅረብ ትታወቃለች። == የህይወት ታሪክ == ጎንደር ተወልዳ ጎንደር ያደገች == የስራ ዝርዝር == ሙዚቀኛ"} {"id": "19453", "contents": "ሬር ባሬኛ በኢትዮጵያ የሚነገር ናይሎ ሳህራዊ ተብሎ በሚታወቀው የቋንቋ መደብ ነው።"} {"id": "19459", "contents": "ካጋራ ወንዝ በምስራቅ አፍሪካ የሚገኝ የናይል ዋና ምንጭ የሆነ ታላቅ ወንዝ ነው።"} {"id": "16609", "contents": "ቁርጥ ያጠግባል ተስፋ ያታልላል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "15793", "contents": "መጠነ ዙሪያ አንድን ስፋት የሚያካልል ርዝመት ነው። ይህ እንደ ክብ ወይም አራት ማዕዘን ላሉ ባለ ሁለት ቅጥ ስፋቶች፤ መጠነ ዙሪያ ማለት የድንበራቸው ርዝመት ሲሆን፣ እንደ ኳስ ላሉ ባለ ሶስት ቅጥ አካላት ደግሞ፤ የውጭ ገፅ አንድ ዙር ርዝመት ይሆናል። (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "15799", "contents": "ባለ ወፍራም እንቁር ቁራ ኢትዮጵያ፣ ኤርትራና ሶማሊያ ብቻ የሚገኝ ወፍ (ቁራ) ነው። በባዮሎጂ ስሙ (Corvus crassirostris) ነው። በእንግሊዝኛ ደግሞ Thick-billed Raven ይባላል። ይሄው ቁራ ያገኘውን ስጋም ሆነ አትክልት ይመገባል። ከሱ ዝርያወች ሁሉ ትልቅ የሆነው ቁራ 60-64 ሳንቲ ሜትር ሲረዝም እስከ 1.5 ኪሎ ይመዝናል። ከአንገቱና ከኔፓው ላይ ነጭ ነው። በስተቀር በሙሉ ጥቁር ነው። የሚኖረው ከተራራማ ስፍራ 1500 እስከ 3400 ሜትር ከባህር ወለል በላይ ነው። ቁጥሩ በመመናመኑ አሁን አስጊ ደረጃ ላይ ካሉ እንስሳት አንዱ ነው።"} {"id": "19549", "contents": "ነገር በነገር ይጠቀሳል እሾህ በእሾህ ይነቀሳል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "16657", "contents": "ቁጩና ብስጩ አልማችሁ ፍጩ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "19561", "contents": "ነገር ቢበዛ ባህያ አይጫንም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "51783", "contents": "ዘ ካርፐንተርዝ (The Carpenters) በአሜሪካ የተመሠረተ እጅግ ስመ ጥሩ የሆነ የሮክ ሙዚቃ ቡድን ነበረ።"} {"id": "52191", "contents": "ዐብዱልጀሊል ዐሊ ካሣ (ዐብዱልጀሊል ሸኽ ዐሊ ካሣ) በደቡብ ወሎ ቦረና ወረዳ መካነ-ሠላም ከተማ በህዳር 18/1977 ዓ.ም ከአባቱ ከሸኽ ዐሊ ካሣና ከእናቱ ከወይዘሮ አመተልመሊክ ዑምር ሙሐመድ ተወለደ። የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርቱን በቦረና 1ኛና መለስተኛ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተከታትሏል። ከ9-10ኛ ክፍል በቦረና ከፍተኛ ትምህርት ቤት፣ ፕሪፓራቶሪ ትምህርቱንም እዛው ቦረና ፕሪፓራቶሪ ትምህርት ቤት ተከታትሎ በ1998 ዓ.ል ሐረማያ ዩኒቨርሲቲ ገብቶ በ2000 ዓ.ል በኢኮኖሚክስ የመጀመሪያ ድግሪውን በማዕረግ ተመርቋል። በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የአካውንቲንግና ፋይናንስ ትምህርት ተከታትሏል፣ ከዩኒቲ ዩኒቨርሲቲ በደቨሎፕመንት ኢኮኖሚክስ ሁለተኛ ድግሪውን (ኤም ኤ ድግሪ) ሲይዝ በ2009 ዓ.ል ጣልያን አገር ሄዶ ሎምባርዲያ ሪጅን ከሚገኘው ብሬሽያ ዩኒቨርስቲ በኢንተርናሽናል ቢዝነስ ሌላ ተጨማሪ ማስተርስ ድግሪ ተመርቋል።በክንፈ የደህንነት ማሰልጠኛ ተቋም ከሰለጠነ በኋላ በቀድሞው የኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለስልጣን በኢኮኖሚ ደህንነት ክፍል፣ በታክስ ኢንቨስትጌሽን ክፍል ለስምንት አመታት ሰርቷል። ኪነት ያገነነው አጼ የሚለውና በ2010 ዓ.ል የታተመው መጽሐፉ በአገሪቱ በብዙው የተወራለትና መነጋገሪያ ሆኖ የዘለቀ ሲሆን ተምኔታዊት ደሴት የሚለው ጥነታዊ መጽሐፉ ደግሞ ሁለተኛው መጽሐፉ ነው።"} {"id": "17551", "contents": "የመገጣጠሚያ አጥንት (Joint) ሁለት ወይም ከዚያ በላይ የሆኑ የተለያዩ የአጥንት መዋቅሮች ግንኙነት የሚፈጥሩበት ቦታ ነው። ይህ መገጣጠሚያ እንቅስቃሴ እንዲፈቅድ ሁኖ የተሰራ ሲሆን በተጨማሪም ለመዋቅሩ ጥንካሬ ድጋፍ ይሰጣል። እነዚህ መገጣጠሚያዎች የተለያዩ ዓይነት ናቸው። የመገጣጠሚያ አጥንቶች እንደየ እንቅስቃሴ አፈቃቀዳቸው ይለያያሉ። (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "16735", "contents": "ቆርሶ ያላጎረሱትን ቀዶ ያላለበሱትን ብላቴና ማዘዝ አይገባም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ለሚሰራ ስራ ክፍያ ያስፈልገዋል፣ በሌላ ቋንቋ የባሪያ ስርዓትን የሚቃወም"} {"id": "16741", "contents": "ቆጥሮ የማይሰጥ ሌባ ቆጥሮ የማይቀበል ሌባ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ለመተማመን መረጋገጥ (ማረጋገጥ) ወሳኝ ነው"} {"id": "16753", "contents": "በሬ ቅባቱን በቅልጥሙ ይዞ ይኖራል ለምንህ ቢሉት ኋላ ለገዛ ቁርበቴ ማልፊያ ይሆነኛል አለ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "16759", "contents": "በሴትና በውሀ የማይርስ የለም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "15967", "contents": "ሴት የላከው ሞት አስፈራራው የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሴት የላከው ወንድ ብዙ ከባድ ስራወችን መፈጸም እንዲችል የሚያስገነዝብ አባባል።"} {"id": "16843", "contents": "ቫናዲየም (vanadium) የንጥረ ነገሮች ሠንጠረዥ ውስጥ ኬሚካዊ ውክሉ V ነው። አቶማዊ ቁጥሩም 23 ነው። የጥንተ፡ንጥር ጥናት (ኬሚስትሪ) በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ ቫናዲየም የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ። (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "19777", "contents": "ኢቱሜሌንግ ኩኔ (ሰኔ ፲፫ ቀን ፲፱፻፸፱ ዓ.ም. ተወለደ) ደቡብ አፍሪካዊ እግር ኳስ ተጫዋች ነው። በአሁኑ ጊዜ ለካይዘር ቺፍስ ክለብና የደቡብ አፍሪካ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድን በበረኛነት ይጫወታል። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "16867", "contents": "ሞስኮቪየም ወይም ከ2008 ዓም ቀድሞ ዩኔንፔንቲየም (Ununpentium) በየንጥረ ነገሮች ሠንጠረዥ ውስጥ ጊዜያዊ ኬሚካዊ ውክሉ Uup እና አቶማዊ ቁጥሩ 115 ለሆነ ሲንተቲክ በጣም ከባድ ንጥረ ነገር የተሰጠ ስያሜ ነው። የጥንተ፡ንጥር ጥናት (ኬሚስትሪ) (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "16873", "contents": "በቅሎ ገመድ በበጠሰች በራሷ አሳጠረች የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "16903", "contents": "ጋብቻ በሰዎች መካከል የሚፈጠር ማህበራዊ የአንድነት ሥርዓት ወይም ህጋዊ ስምምነት ነው። ስርዓቱ የሚመሠረተው በሰርግ ስነስርአት ወይም በሌላ ዝግጅት ሊሆን ይችላል። የዚህ ተቋም አወቃቀር እንደየ ባህሉ፣ እንደየ ሃይማኖቱ እና እንደየ ጊዜው ይለያያል። በወንድ እና በሴት መካከል ለሚፈጠር ጋብቻ ወንዱ ባል የሚባል ሲሆን ሴቷ ደግሞ ሚስት ትባላለች። ጋብቻ በመጽሐፍ ቅዱስ መጀመርያ የሚታየው አዳምና ሔዋን በእግዚአብሔር ፈቃድ ሲጋቡ ነው። ይኸው ጋብቻ በእግዚአብሔር አስተያየት ሁለቱም አንድ ሥጋ በሆኑበት ጊዜ ነበረ። ይህ ማለት አዳምና ሕይዋን በአምላኩ ፈቃድ ያለ ምንም ኅጢአት ፍትወታቸውን እርስ በርስ ለማርካት ተፈቀዱ። ይህ ሁኔታ ለፍቅር፣ ለደስታና ለማዝናናት የሚገባ ብቻ ሳይሆን፣ በተለይ ልጆችን ለመውለድና በቤተሠብ ለማሳደግ ያስመቻል። ስለዚህ የባልና የሚስት ጋብቻ እንደ ቸሩ አምላክ ግል ስጦታ ይቆጠራል። ከጋብቻ ውጭ ሌላ መንገድ ሁሉ ጥፋት ስለሚያመጣ፣ በመጽሐፍ ቅዱስ ቃል ጸንተው የሚኖሩ የትዳርን ጥቅም ብዙ አይስቱም። በብሉይ ኪዳን በሕገ ሙሴ ዘንድ የማጫ ሥርዐት ደግሞ ይጠቀሳል። ይህ ለእጮኛይቱ ወላጆች የሚበደር መጠን ነበር፤ አሁንም ብዙ ጊዜ ከጥሎሽ ጋራ (ወደ አዲሱ ቤተሠብ ከወላጆቹ ከሚመልሰው መጠን ጋር) ይደናገራል። በዚህ የቁርኣን አንቀፅ ከምዕመናን ባህሪያት ውስጥ አላህ እንዲቀጥል ያዘዘውን ነገር የሚቀጥሉ ሲል ይገልፃቸዋል። ለነዚህ ምርጥ የመኖሪያ አገር (ጀነት) አላቸው። በሌላ በኩል አላህ እንዲቀጥል በርሱ ያዘዘውን ነገር የሚቆርጡ ሠዎች መጥፎ መኖሪያ (ጀሃነም) ተዘጋጅቶላቸዋል። “ከጌታህ ወዳንተ የተወረደው እውነት መኾኑን የሚያውቅ ሰው እንደዚያ እርሱ ዕውር እንደኾነው ሰው ነውን?"} {"id": "18157", "contents": "የ1934 እ.ኤ.አ. ፊፋ የዓለም ዋንጫ ፪ኛው የፊፋ የዓለም ዋንጫ ሲሆን ከግንቦት ፲፱ እስከ ሰኔ ፫ ቀን ፲፱፻፳፮ ዓ.ም. በኢጣልያ ተካሄዷል። የእግር ካስ ቡድኖቹ ለመጀመሪያ ጊዜ ማጣሪያ ማለፍ የነበረባቸው በዚህ የዓለም ዋንጫ ነበር። የ፴፪ ሀገራት ቡድኖች ሲሳተፉ ከነዚህም ውስጥ ፲፮ቱ ማጣሪያውን ማለፍ ችለዋል። ኢጣልያ ቼኮስሎቫኪያን ፪ ለ ፩ በመርታት ዋንጫውን ወስዷል።"} {"id": "20023", "contents": "ሁለቱን የተመኘ አንድም አላገኘ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሁለት ወዶ አይሆንም"} {"id": "20029", "contents": "ታየው ትመለከተው ትታነቀው ትሞተው የአማርኛ ምሳሌ ነው። ታየው ትመለከተው ትታነቀው ትሞተው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20089", "contents": "ሰኔ ፪ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪፻፸፪ኛው ቀን ሲሆን የፀደይ (በልግ)ወቅት ፷፯ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፺፬ ቀናት፣ በዘመነ ዮሐንስ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፺፫ ቀናት ይቀራሉ። ፲፱፻፷፫ ዓ/ም - የወባን በሽታ ከኢትዮጵያ ለማጥፋት፣ የንጉሠ ነገሥቱ መንግሥትና የአሜሪካ መንግሥት ስምምነት ተፈራረሙ።. (እንግሊዝኛ) P.R.O., FCO 31/1118 - ETHIOPIA: ANNUAL REVIEW FOR 1971"} {"id": "16975", "contents": "ፍቅር ካለ ዘጠኝ ቂጣ ለባልና ሚስት ይበቃል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ፍቅር ያስተሳስባል"} {"id": "16981", "contents": "ፍየል ሲሰባ ሾተል ይልሳል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20113", "contents": "ትፈጭ የነበረች ማንጓለል ተሳናት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20119", "contents": "ትንሽ ጭላንጭል ታስይዛለች ምንጭር የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "17059", "contents": "ፍጥም አፍራሽ ቤተክርስቲያን ተኳሽ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "17065", "contents": "ጨው ለራስህ ብለህ ጣፍጥ አለበለዚያ ድንጋይ ነው ብለው ይወረውሩሀል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "17071", "contents": "ጭድ ይዞ ወዘት ሳል ይዞ ስርቆት የአማርኛ ምሳሌ ነው። አደገኛ ሁኔታ"} {"id": "17077", "contents": "ሆድ ባዶ ይጠላል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "17101", "contents": "በክረምት በርኖስክን አታውል እቤት የአማርኛ ምሳሌ ነው። በርኖስ የተሰራው ለሙቀት ስለሆነ ለክረምት ተጠቅምበት"} {"id": "21475", "contents": "የጉድ አገር ገንፎ እያደር ይፋጃል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የጉድ አገር ገንፎ እያደር ይፋጃል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20149", "contents": "ትምህርትም እንደ ኮት ፋሽኑ አለፈበት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21493", "contents": "የጨዋ ልጅ ሲያዝን አሳ በወንዝ ይመክን የአማርኛ ምሳሌ ነው። የጨዋ ልጅ ሲያዝን አሳ በወንዝ ይመክን የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21499", "contents": "የጨው ገደል ሲናድ ብልህ ያለቅሳል ሞኝ ይልሳል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የጨው ገደል ሲናድ ብልህ ያለቅሳል ሞኝ ይልሳል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21511", "contents": "የፈሪ ዱላ ሰላሳ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው። የፈሪ ዱላ ሰላሳ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20875", "contents": "ዛሬ ጠምቃ ፈጀችው ጠልቃ ጠልቃ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዛሬ ጠምቃ ፈጀችው ጠልቃ ጠልቃ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21529", "contents": "የፊት ወዳጅህን በምን ቀበርከው በሻሽ የኋለኛው እንዳይሸሽ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የፊት ወዳጅህን በምን ቀበርከው በሻሽ የኋለኛው እንዳይሸሽ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21535", "contents": "የፌጦ ብቅል የብሳና ጌሾ የተልባ አሻሮ ይህን ጠምቆ ለማ የሰው ነገር ለማይሰማ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የፌጦ ብቅል የብሳና ጌሾ የተልባ አሻሮ ይህን ጠምቆ ለማ የሰው ነገር ለማይሰማ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20905", "contents": "ዝምታ ወርቅ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው። እንዲሁም የሚል ምሳሌ ደግሞ በቻይንኛና በአለም ዙሪያ ይገኛል።"} {"id": "20911", "contents": "ዝናብ ለዘር ጠል ለመከር የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዝናብ ለዘር ጠል ለመከር የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20929", "contents": "ዝንብ ቢሰበሰብ ጋን አይከፍትም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዝንብ ቢሰበሰብ ጋን አይከፍትም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20935", "contents": "ዝንጀሮ የመቀመጫዬ ይቅደምልኝ አለች የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዝንጀሮ የመቀመጫዬ ይቅደምልኝ አለች የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20941", "contents": "ዝንጅብል ማን ቢሉህ ማነኝ ትል የአማርኛ ምሳሌ ነው። (ይህ ባሕል ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "20959", "contents": "የህልም ሩጫ የጨለማ ፍጥጫ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የህልም ሩጫ የጨለማ ፍጥጫ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20227", "contents": "ንጉስ ቢቆጣቀስ ብለህ ውጣ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ንጉስ ቢቆጣ ቀስ ብለህ ውጣ"} {"id": "18361", "contents": "መጽሐፈ ዕዝራ ዮዲት በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተከርስቲያን መጽሐፍ ቅዱስ ከብሉይ መጻሕፍት የሚፈረጅ ነው። ለማንበብ እታች ይጫኑ።"} {"id": "20245", "contents": "ንጉስ የሰቀለው አንበሳ የሰበረው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21007", "contents": "የልቡ ሳይደርስ እድሜ ይደርስ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የልቡ ሳይደርስ እድሜ ይደርስ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21019", "contents": "የልጅ ብልጥ እየቀደመ ይውጥ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የልጅ ብልጥ እየቀደመ ይውጥ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21031", "contents": "የልጅ ፍቅር የሴት ከንፈር እናትን አያስቀብር የአማርኛ ምሳሌ ነው። የልጅ ፍቅር የሴት ከንፈር እናትን አያስቀብር የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21649", "contents": "ያልተመታ ልጅ ሲቆጡት ያለቅሳል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተመታ ልጅ ሲቆጡት ያለቅሳል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20299", "contents": "እኔን ሲፈጀኝ ልጄን ያቃጥለው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20305", "contents": "እኔ አለኝ ቁስል ያንቱን የሚመስል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20311", "contents": "እኔው ሞቼ እኔው ቄስ ጠርቼ አለች ሴትዮ ቢመራት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "18517", "contents": "ሲሊ-አዳድ ከ1746 እስከ 1745 ዓክልበ. ድረስ የላርሳ ንጉሥ ነበር። የነገሠበት ዘመን ከአንድ አመት በታች ነበረ፤ የአመት ስሞቹ እንደሚነግሩን፣ «ከንጉስነቱ ተወገደ፣ ወዲያውም ንጉስ አልነበረም።» ከዚያ በኋላ ዋራድ-ሲን የላርሳን ንጉሥነት አገኘ። ^ [1] The Rulers of Larsa, M. Fitzgerald, Yale University Dissertation, 2002 ^ Larsa Year Names, Marcel Segrist, Andrews University Press, 1990, ISBN 0-943872-54-5 ^ Chronology of the Larsa Dynasty, E.M. Grice , C.E. Keiser, M. Jastrow, AMS Press, 1979, ISBN 0-404-60274-6 Silli-Adad Year Names at CDLI"} {"id": "21127", "contents": "የሚያጠግብ ቂጣ ከምጣዱ የሚወጣ ጥጃ ከገመዱ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21133", "contents": "የሚዳቋ ግርግርታ ለውሻ ሰርጉ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሚዳቋ ግርግርታ ለውሻ ሰርጉ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21139", "contents": "የሚፈልግ ያገኛል የሚተኛ ያልማል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሚፈልግ ያገኛል የሚተኛ ያልማል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21145", "contents": "የማታ ማታ እውነት ይረታ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የማታ ማታ እውነት ይረታ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21151", "contents": "የማታድግ ውርንጫ እናትዋን ትመራለች የአማርኛ ምሳሌ ነው። የማታድግ ውርንጫ እናትዋን ትመራለች የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20353", "contents": "እንደ ሽመላ በሁለት ይበላ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20359", "contents": "እንደ አንድ ልብ መካሪ እንደ አንድ ቃል ተናጋሪ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21181", "contents": "የማያድግ ጥጃ ከበሬ ፊት ይነጫል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የማያድግ ጥጃ ከበሬ ፊት ይነጫል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20371", "contents": "እንደ ወርቅ አንከብሎ እንደ ሸማ ጠቅሎ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20389", "contents": "እንዲያው ብትመለሺ የገንፎ እንጨት ላሺ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20401", "contents": "እንዳይወልዱ ይመነኩሱ እንዳይጸድቁ ይልከሰከሱ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21211", "contents": "የማይዘልቅ ማህበር በጠጅ ይጀመራል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የማይዘልቅ ማህበር በጠጅ ይጀመራል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21217", "contents": "የማይድን በሽተኛ በጥር እሸት አምጡ ይላል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የማይድን በሽተኛ በጥር እሸት አምጡ ይላል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21751", "contents": "ያባት ሞቱን አይወዱ ረድኤቱን አይሰዱ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያባት ሞቱን አይወዱ ረድኤቱን አይሰዱ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22285", "contents": "ካልደፈረሰ አይጠራም ካልጠራ አይጠጣም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ካልደፈረሰ አይጠራም ካልጠራ አይጠጣም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22303", "contents": "ክፉ ሴት በኑሮ ላይ ከባድ ሬሳ ትሆናለች የአማርኛ ምሳሌ ነው። ክፉ ሴት በኑሮ ላይ ከባድ ሬሳ ትሆናለች የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22309", "contents": "የፍቅር ጣእሙ ተቃቅፈው ሲተኙ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የፍቅር ጣእሙ ተቃቅፈው ሲተኙ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22315", "contents": "ሙርሲ የኢትዮጵያ ብሔር ነው። (ይህ ስለ ብሔር ወይም ሕዝብ የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "21253", "contents": "የምድሩን በአፍ የሰማዩን በመጣፍ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የምድሩን በአፍ የሰማዩን በመጣፍ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21265", "contents": "የሞተው ባልሽ የገደለው ውሽማሽ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሞተው ባልሽ የገደለው ውሽማሽ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22375", "contents": "ካካ በኢትዮጵያ፣ በኬንያና፣ በሶማሊያ የሚኖር ማህበረሰብ ነው። ኦሮሞ ማለት በገዳ ሥርኣተ መንገሥት ስር ይተዳደር የነበረ ህዝብ ነው። በገዳ መንግሥት ስር የአገር መሪ በየ፰ቱ (ስምንት) ዓመት የሚቀይር ሲሆን በተለያዩ የኦሮሞ ክልሎች ንጉሣን እንደነበሩም ታሪክ ይነግረናል። በኦሮሚያ ክልሎች ከነበሩት ንጉሦች መካከል የታወቁት አባ ጂፋር ናቸው። የኦሮም ሕዝብ ከግራኝ ወረራ በኋላ ሰሜኑን ኢትዮጵያ ወሯል። በአንድ ሺ ስምንት መቶ ክፍለዘመን ማለቂያ ላይ በንጉሥ ዳግማዊ ምኒልክ አማካኝነት ከአቢሲኒያ ጋር ተቀላቀሎ ኢትዮጵያ ስትመሰረት፣ የቀዳሚ ሃገሩ ሕዝብ ችግር አሳልፏል። እንደ ሌሎች ኩሺቲክ ቋንቋዎች ተናጋሪዎች፣ ከጥንት ጀምሮ ትውልዳቸው ከጥንታዊው ኩሽ መንግሥት ጋር ግንኙነት አለው። «ኢትዮጵያ» የሚለው መጠሪያ ተገቢነት ከዚያው ዘመን ጀምሮ ነውና ስለዚሁ ታሪክ ከኢትዮጵያ ብሔሮች መሠረታዊ ብሔር ናቸው። ሆኖም በሃይል ስጋት መገንጠልን ያሰቡ ወገኖች ጥቂት ናቸው። እቴጌ መነን ጀኔራል አብዲሳ አጋ፤ ኣትሌት አበበ ቢቂላ፣ ኣትሌት ጥሩነሽ ዲባባ፤ ኣትሌት ደራርቱ ቱሉ፣ ኣትሌት ቀነኒሳ በቀለ፤ ጀኔራል ከበደ ብዙነሽ፤ ኣጋሪ ቱሉ፣ መንግስቱ ኣበበና ሌሎችም ይገኛሉ። ^ ‏Oromo people, Joshua Project‏ ^ መለጠፊያ:Cite document ^ \"Ajuran, Garreh, Orma, Oromo-Boran, Oromo-Sakuye, Oromo-Gabbra, Rendille\"."} {"id": "22387", "contents": "(ይህ ስለ ብሔር ወይም ሕዝብ የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) አኝዋክ የኢትዮጵያ ብሔር ነው።"} {"id": "21871", "contents": "ያፌን እስክውጥ እድሜ ይስጠኝ ይላል እርኩም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያፌን እስክውጥ እድሜ ይስጠኝ ይላል እርኩም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21355", "contents": "የባሪያ ደግ የቁልቋል ዘንግ የለውም የአማርኛ ምሳሌ ነው። የባሪያ ደግ የቁልቋል ዘንግ የለውም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20497", "contents": "እየበለቱ ሳይሆን እየቧለቱ የአማርኛ ምሳሌ ነው። እየበለቱ ሳይሆን እየቧለቱ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22453", "contents": "ብርሃን ለአንድነትና ለዲሞክራሲ ፓርቲ የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲ ነው።"} {"id": "21391", "contents": "የነቶሎ ቶሎ ቤት ግድግዳው አስቤስቶስ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የነቶሎ ቶሎ ቤት ግድግዳው አስቤስቶስ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22489", "contents": "ወለንኛ ቋንቋ ተናጋሪ ሕዝቦች ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲ ነው።"} {"id": "22507", "contents": "የሲዳማ ሀዲቾ ሕዝብ ዲሞክራሲያዊ ድርጅት የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲ ነው።"} {"id": "22513", "contents": "የቤንሻንጉልና ጉሙዝ ሕዝቦች ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲ ነው።"} {"id": "22519", "contents": "የአፋር ብሔራዊ አብዮታዊ ዲሞክራሲያዊ ግንባር የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲ ነው።"} {"id": "22525", "contents": "የኢትዮጵያ ሶሻል ዲሞክራቲክ ፓርቲ የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲ ነው።"} {"id": "23101", "contents": "ሸዋሃ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ከአለት የተፈለፈ ቤተ ክርስቲያን ነው።"} {"id": "23107", "contents": "ታቦት ዋሻ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ከአለት የተፈለፈ ቤተ ክርስቲያን ነው።"} {"id": "22579", "contents": "ሊሻሊሾ (ሮማይስጥ፦ Amaranthus caudatus) ወይም ደግሞ የፈረንጅ ጤፍ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ክረምታዊ አባቢ እጽ ዝርያ ነው። በአሉማ ወገን (Amaranthus) ውስጥ ነው። የህብራበባ ቀይ ቀለም በውስጡ ካሉት ጥንተ ንጥሮች ይወለዳል። ሊሻሊሾ ከ1 እስከ 3 ሜትር ሊደርስ ይችላል፣ ሙሉ ፀሐይ ይሻለዋል። ልዩ ልዩ ሁናቴዎች እርጥብ ሆነ ደረቅ ይችልበታል። ከዘር በቀላል ይታደጋል። እቤት ውስጥ ይጀመርና ከመጨረሻ ውርጭ በኋላ ከቤት ውጭ መዛወር ይችላል። በአንዴስ ተራሮች ከተገኙት አሉማ ዝርዮች ዋንኛው ሲሆን «ኪዊቻ» ይሉታል። እንደ ብዙ ሌሎች አሉማዎች የዚህ ዝርያ መነሻ ከአሜሪካዊ ግሞጂዎች ነው። ከተክሉ ብዙ ክፍሎች ከነቅጠሎቹና ዘሮቹም ሊበሉ ይቻላል፣ በተለይም በሕንድ አገርና በደቡብ አሜሪካ ለምግብነት ይጠቀማል። በኢትዮጵያ ቅጠሉ ተፈልቶ ይበላል፣ ዘሩም በአጥሚት ወይም በእንጀራ ሊጨመር ይችላል። በኮንሶ ዘሮቹ ሲበሉ፣ ቻቃ የተባለ መጠትም ለማዘጋጀት ይጠቀማሉ። በደቡብ ኦሞ የአገዳ ቡቃያ በአሪ ብሔር ይበላል። በጉራፈርዳ ጅማ፣ የሊሻሊሾ አረቄ ወይም «ቦርዴ»፣ የሊሻሊሾ ቂጣ፣ እና ለሕፃን የሊሻሊሾ አጥሚት ይሠራሉ። በኢትዮጵያም የኮሶ ትል ለማስወጣት ተጠቅሞታል። በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ Amaranthus caudatus የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ። ^ የጤፍና የሊሻሊሾ ውጤቶች ለማስለማት የተደረገው ጥናት ከአረጋይ በርሄ፣ 2014 እ.ኤ.አ. (2006 ዓም) አዲስ አበባ ኡኒቬርሲቲ ህየወ ኬሚካል ክፍል ^ አማረ ጌታሁን - SOME COMMON MEDICINAL AND POISONOUS PLANTS USED IN ETHIOPIAN FOLK MEDICINE March 1976 እ.ኤ.አ. Information from University of Wisconsin Flora of North America: Taxonomic, Scientific, and Distribution Information Article about role of Amaranths in native American agriculture Jepson Manual Treatment USDA Plants Profile Ecoport token for Amaranthus caudatus L. \"Wild Food Plants Attracting Additional Consumer Categories\": Amaranthus caudatus (Famine Food Guide website) Photo gallery Amaranthus caudatus L. Medicinal Plant Images Database (School of Chinese Medicine, Hong Kong Baptist University) መለጠፊያ:Zh-hant (እንግሊዝኛ) Crops for the Future: Kiwicha (Amaranthus caudatus)"} {"id": "23143", "contents": "ካህናተ ሰማይ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ከአለት የተፈለፈ ቤተ ክርስቲያን ነው።"} {"id": "23149", "contents": "ውልደ እየሱስ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ከአለት የተፈለፈ ቤተ ክርስቲያን ነው።"} {"id": "23155", "contents": "የገም ዋሻ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ከአለት የተፈለፈ ቤተ ክርስቲያን ነው።"} {"id": "22639", "contents": "ቁንዶ በርበሬ (Piper nigrum) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።"} {"id": "22663", "contents": "ባዚንጀን፣ በድረጀን፣ ወይም መደርቻ (Solanum melongena) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው። በቅድመ-ታሪክ በቻይና እንደ ታረሰ ይታመናል። ለመጀመርያ ጊዘ በቻይናዊ መጽሐፍ ጪሚን ያውሹ በ536 ዓም ተጠቀሰ። ከ600 ዓም በኋላ አረቦች ወደ ሜዲቴራኔያን ዙሪያ አስፋፉት።"} {"id": "22669", "contents": "ቦዮና ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው። የኮቴሃሬ አይነት ነው።"} {"id": "22693", "contents": "ኣረጨኔ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።"} {"id": "22705", "contents": "ኣንጨባ (Ocimum gratissimum) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።"} {"id": "20695", "contents": "ከአፍ የወጣ ቃል ከእጅ የወደቀ እንቁላል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ከአፍ የወጣ ቃል ከእጅ የወደቀ እንቁላል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "23167", "contents": "ደብረ ጽዮን ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ከአለት የተፈለፈ ቤተ ክርስቲያን ነው።"} {"id": "23173", "contents": "ጋሃ ማርያም ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ከአለት የተፈለፈ ቤተ ክርስቲያን ነው።"} {"id": "22063", "contents": "ድሀ ሲቀመጥ እጁን ይዘህ አወዛውዘው የአማርኛ ምሳሌ ነው። ድሀ ሲቀመጥ እጁን ይዘህ አወዛውዘው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22075", "contents": "ድሀ በህልሙ ቅቤ ባይጠጣ ኑሮ እከክ ይወረው ነበር የአማርኛ ምሳሌ ነው። ድሀ በህልሙ ቅቤ ባይጠጣ ኑሮ እከክ ይወረው ነበር የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22081", "contents": "ድሀ በአመዱ ንጉስ በዘውዱ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ድሀ በአመዱ ንጉስ በዘውዱ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22759", "contents": "ዘይቱን (Psidium guajava) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።"} {"id": "27877", "contents": "ቬኔትኛ በስሜን-ምሥራቅ ጣልያን አገር በቬኒስ ከተማ አቅራቢያ የሚነገር የጣልያንኛ ቀበሌኛ ወይም ዘመድ ነው። ከ2 ሚሊዮን ተናጋሪዎች በላይ አሉ። (ይህ ቋንቋ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) የቬኔትኛ ውክፔዲያ አለ!"} {"id": "30787", "contents": "'ታሪክ ዘኦሮሞ ወይንም ታሪክ ዘጋላ የኦሮሞን ህዝብ አመጣጥ እና መስፋፋት የሚዘግብ ጽሑፍ ነው። በ19ኛው ክፍለ ዘመን የተደረሰው ይሄ መጽሐፍ የዓፄ ልብነ ድንግልን ስርአተ ነገስት በመዳሰስ በርሳቸው ዘመን አገሪቱ ለመጥፋት መድረሷን ሲዘግብ ከአባ ባህረይ በተቃራኒ መልኩ የዚህን ጥፋት ምክንያት በልብነ ድንግል ሃጥያት ያሳብባል። በንጉሱ መታበይ፣ ሲጃራ ማጨስ መፍቀድን፣ የፈርስ ጉግስ መፍቀዱንና ሌሎች የአህዛብ ስራ ናቸው ተብለው ይሚገመቱ ስራዎችን በመስራቱ ሕዝቡ በእግዚአብሐር እንደተቀጣ ያትታል። መጽሐፉ በርግጥም እርስ በርሱ የሚጋጭ ሃሳብም ያቀርባል። በመጀመሪያ ደረጃ ልብነ ድንግል ለሃጢያት የበቃው የኦሮሞዎችን ባህል ስለሚኮርጅ እንደነበር ሲናገር በሁለተኛ ደረጃ ደግሞ ኦሮሞዎች ከግራኝ ወረራ በኋላ እንደመጡ ይናገራል። ስለሆነም የጊዜ ስሌት ግጭት ይታይበታል።"} {"id": "22129", "contents": "ድር ቢያብር ጋቢ ይሰራል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ድር ቢያብር ጋቢ ይሰራል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22141", "contents": "ድንቀኛ ተኳሽ ድር ይበጥሳል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ድንቀኛ ተኳሽ ድር ይበጥሳል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22147", "contents": "ድንኳን ገልጦ ዙፋንን ረግጦ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ድንኳን ገልጦ ዙፋንን ረግጦ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22153", "contents": "ድንጋይ ቢያጎኗት ተመልሳ ካናት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ድንጋይ ቢያጎኗት ተመልሳ ካናት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22159", "contents": "ድጥ ማንሸራተቱን ባለጌ ማሽሟጠጡን አይተውም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ድጥ ማንሸራተቱን ባለጌ ማሽሟጠጡን አይተውም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22165", "contents": "ዶሮ ሲደልሏት በመጫኛ ጣሏት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዶሮ ሲደልሏት በመጫኛ ጣሏት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22183", "contents": "ዶሮ ከቤት ውላ ዝናብ ይመታታል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዶሮ ከቤት ውላ ዝናብ ይመታታል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22189", "contents": "ዶሮ ካልበሏት አሞራ ናት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዶሮ ካልበሏት አሞራ ናት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "30871", "contents": "ላፈርሰው ነው ታላቁ ዳሞት ነው አማረበት አጤ ምኒልክ ገል አፈር አንፈራጠጠ እምቢ አለ ካሳ"} {"id": "22843", "contents": "አቆስጣ (Lutrinae) ዓለም ውስጥ የሚገኝ የአጥቢ እንስሳ 9 ወገኖች፣ 13 ዝርያዎች ናቸው። ከነዚህ አንድ ዝርያ የአውርስያ አቆስጣ ነው። ሁለት ዝርያዎች በአፍሪካና በኢትዮጵያ ይገኛሉ፣ እነርሱም የአፍሪካ ጥፍር-የለሽ አቆስጣ እና የቡራቡሬ አንገት አቆስጣ ናቸው።"} {"id": "22855", "contents": "ወንደቢ ወይም ወደንቢ(Taurotragus oryx) አፍሪካ ውስጥ የሚገኝ አጥቢ እንስሳ ነው። አንዳንዴ በስኅተት ሌላው የቶራ አስተኔ ወገን ከኢትዮጵያ ደቡብ የሚገኘው ቶራ ፈረስ ወገን (Connochaetes፣ በእንግሊዝኛ gnu ወይም wildebeest) «ወንደቢ» ተብሏል።"} {"id": "30937", "contents": "ቀርታግና በስሜን አፍሪቃ የነበረ ጥንታዊ ከተማ ነው። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "38965", "contents": "ጨሊያ በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው። {{አቀማመጥ |align=center ጨሊያ በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "39097", "contents": "፳ ፻ ፭ ዓመተ-ምሕረት ፡ በኢትዮጵያ ፡ ዘመን ፡ አቆጣጠር ፡ ዘመነ-ማቴዎስ ፡ ሲሆን ፡ ዓመቱ ፡ ባለ ፡ ፫ ፻ ፷ ፭ ፡ ቀናት ፡ ዓመት ፡ ነው። ከመስከረም ፡ እስከ ፡ ነሐሴ ፡ ያሉት ፡ አሥራ ፡ ሁለቱ ፡ ወራት ፡ እያንዳንዳቸው ፡ ሠላሳ ፡ (፴) ፡ ቀናት ፡ ሲኖሩዋቸው ፡ አሥራ ፡ ሦሥተኛው ፡ የጳጉሜ ፡ ወር ፡ ደግሞ ፡ ፭ ፡ ቀናት ፡ አሉት።"} {"id": "39223", "contents": "ቪንሰንት ቫን ጎ (ሆላንድኛ፦ Vincent Van Gogh /ቭንሰንት ቫን ጎሕ/) ከ1845 እስከ 1882 ዓ.ም. ድረስ የኖረ የሆላንድ ሰዓሊ ነበረ።"} {"id": "31027", "contents": "1 ኤንሊል-ናሲር በአሦር ነገሥታት ዝርዝር ዘንድ 13 ዓመታት (ከ1476 እስከ 1463 ዓክልበ. ገደማ) የአሦር ንጉሥ ነበረ። ቀዳሚው 3 ፑዙር-አሹር አባቱ ነበር። ተከታዩም ኑር-ኢሊ ልጁ ነበር፤ ሁለተኛው ልጁ 1 አሹር-ራቢ ደግሞ በ1451 ዓክልበ. ዙፋኑን ከኑር-ኢሊ ልጅ ከአሹር-ሻዱኒ በመፍቅለ መንግሥት ያዘው ይላል። በአሹር (አሦር) ከተማ ስሙ ያለባቸው ሁለት የሸክላ ቅምብቦች ተገኝተዋል። በአንዱ ላይ ቀድሞ 2 እሽመ-ዳጋን የሠራቸውን የመቅደስ ወይም የከተማ በሮች ለአሾር ጣኦታት እንዳሳደሰ የሚል ጽሁፍ አለ። ሌላ መረጃ አይታወቅም።"} {"id": "31039", "contents": "2 አሹር-ኡባሊት የአሦር ንጉሥ ነበረ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31045", "contents": "2 እሽመ-ዳጋን በአሦር ነገሥታት ዝርዝር ዘንድ ለ16 ዓመታት (ከ1555 እስከ 1539 ዓክልበ. ገደማ) የአሦር ንጉሥ ነበረ። የቀዳሚው የ2 ሻምሺ-አዳድ ልጅ ይባላል። ተከታዩ 3 ሻምሺ-አዳድ ግን የሌላ እሽመ-ዳጋን (የሹ-ኒኑዓ ልጅ የሆነ) ልጅ እንደ ነበር ይላል። ከዚህ ዘመን ምንም ሥነ ቅርስ ወይም ሌላ መረጃ የለንም።"} {"id": "31057", "contents": "[[File:|250px| right| thumb|5 ስልማናሶር]] 5 ስልማናሶር ከ እስከ ዓክልበ. የአሦር ንጉሥ ነበረ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31069", "contents": "ባዛያ በአሦር ነገሥታት ዝርዝር ዘንድ ለ28 ዓመታት (ከ1623 እስከ 1596 ዓክልበ. ገደማ) የአሦር ንጉሥ ነበረ። የቀድሞው ቤሉ-ባኒ (1672-1662 ዓክልበ.) ልጅ ይባላል፤ የቤሉ-ባኒ ሦስት ተከታዮች ሊባያ፣ 1 ሻርማ-አዳድና ኢፕታር-ሲን ሁሉ ከአባት ወደ ልጅ እንደ ወረሱ ስለሚባል፣ ይህ አጠያያቂ ነው። ስለዚሁ ዘመን ግን አንዳችም ተጨማሪ መረጃ አይታወቅም። የሚከተለው ንጉሥ ሉላያ በዝርዝሩ ላይ «የዲቃላ ልጅ» ስለሚባል፣ ዘውድ ነጣቂ እንደ ሆነ ይታስባል። ከሉላያ 6 ዓመታት ዘመን በኋላ ግን የባዛያ ልጅ ሹ-ኒኑዓ ንጉሥ እንደ ሆነ ይላል።"} {"id": "31075", "contents": "ናራም-ሲን የአሹር ንጉሥ ነበር። ምናልባት 1782-1730 ዓክልበ. አካባቢ ገዛ። የ2 ፑዙር-አሹር ልጅና ተከታይ ይባላል። በሃቲ የነበሩት ካሩም (የንግድ ጣቢያዎች) አስቀጠለ። ወደ ዘመኑ መጨረሻ ግን (ምናልባት 1745 ዓክልበ. አካባቢ) የካሩም ንግድ ለ30 ዓመት ያህል እስከ ሻምሺ-አዳድ ዘመን ድረስ ተቋረጠ። የናራም-ሲን ልጅ 2 ኤሪሹም ተከተለው። የያንዳንዱ አሦራዊ ዓመት ስም ለዚያ ዓመት የተሾመው የሊሙ ስም ነበረ። ከዚህ በታች የዓመቱ ሊሙ እና የሊሙ አባት ስም እንደ ኡልትራ አጭር አቆጣጠር ይዘርዝራሉ። «የማሪ ሊሙ ስሞች ዜና መዋዕል» የተባለው ሰነድ ከዚህ ዘመን ጀምሮ የሊሙ ስምና ተጨማሪ የዓመት ድርጊቶች ይሰጣል። እነዚህ የጎረቤቱ ነገሥታት አሚኑም (የኡኒና ንጉሥ)፣ 2 ኢፒቅ-አዳድ (የኤሽኑና ንጉሥ)፣ 1 ሻምሺ-አዳድ፣ እና የሌሎች ዘመቻዎች ይዘግባሉ። ይህም በታች ይመለከታል። የአሦር ነገሥታት ዝርዝር ደግሞ በዚህ ናራም-ሲን ዘመን የኢላ-ካብካቡ ልጅ ፩ ሻምሺ-አዳድ ወደ «ካርዱኒያሽ» (ባቢሎን) እንደ ሄደ፤ በኋላም በ1723 ዓክልበ. ከባቢሎን ወጥቶ ኤካላቱምን እንደ ያዘ፣ በ1720 ዓክልበ. አሹርንም ይዞ የአሦር ንጉሥ እንደ ሆነ ይዘግባል። 1782 ዓክልበ. - ኢናያ፣ አሙራያ ልጅ 1781 ዓክልበ. - ሹ-ሲን፣ ባቢሉም ልጅ 1780 ዓክልበ. - አሹር-ማሊክ፣ አላሁም ልጅ 1779 ዓክልበ."} {"id": "40231", "contents": "13 March በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም መጋቢት 4 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "31099", "contents": "ሬያ በግሪክ አፈ ታሪክ የክሮኖስ ሚስት ነበረች። በጣልያናዊ መኖኩሴ አኒዩስ ዴ ቪቴርቦ ጽሑፍ ዘንድ (1490 ዓ.ም. የታተመ)፣ የካም እህትና 2ኛ ሚስት ነበረች። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31105", "contents": "አውሩኑስ ጣልያናዊው መኖኩሴ አኒዩስ ዴ ቪቴርቦ በ1490 ዓ.ም. ባሳተመው ዜና መዋዕል ዘንድ፣ በጣልያን ሀገር የነገሠ ንጉሥ ነበር። የክራኑስ ራዜኑስና የያኒጌና ልጅ ይባላል። በ2181 ዓክልበ. ግድም ክራኑስ ከቲቤር ወንዝ ደቡብ ባለው ክፍል ገዥ ሾመው። በ2158 ዓክልበ. ክራኑስ ሲሞት አውሩኑስ የስሜን ጣልያ («ራዜና») ንጉሥ ሆኖ ተከተለው። በ2142 ዓክልበ. ግሪፎኒ የተባለ ሕዝብ ከአርሜኒያ ወደ አውሩኑስ በራዜና መጥተው መኖሪያ ቤቶች እንደ ሰጣቸው ይላል። በ2134 ዓክልበ. ደግሞ የአውሶን መርከበኞች ከሶርያ ደርሰው በምስራቅ ጣልያን መኖሪያ ተሰጡ። በ2118 ዓክልበ. ልጁን ማሎት ታገስ የደቡብ ክፍል ገዥ አደረገው፤ በ2117 ዓክልበ. ሞተና ማሎት ታገስ ተከተለው።"} {"id": "31111", "contents": "ሄሞ በኮሪያ የነገሠ ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31117", "contents": "ሙሊ በኮሪያ የነገሠ ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31123", "contents": "ማሙል በኮሪያ የነገሠ ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31141", "contents": "ታርውም በኮሪያ የነገሠ ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31153", "contents": "ኔህዩ በኮሪያ የነገሠ ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31159", "contents": "ኢልሚን በኮሪያ የነገሠ ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31165", "contents": "ዦው ዉ በቻይና የነገሠ ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "40519", "contents": "23 April በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም ሚያዝያ 15 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "40537", "contents": "2 May በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም ሚያዝያ 24 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "40579", "contents": "7 May በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም ሚያዝያ 29 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "40597", "contents": "12 May በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም ግንቦት 4 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "31225", "contents": "'ማይል ሰቅናይል ማክ ማይሌ ሯናይድ የ አየርላንድ ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31237", "contents": "ሲርላም በአይርላንድ አፈ ታሪክ ከ612 እስከ 605 ዓክልበ. ግድም ድረስ የአየርላንድ ከፍተኛ ነጉሥ ነበር። አብዛኛው የአይርላንድ ታሪኮች እንዳሉት የሲርላም ዘመን ለ16 ዓመታት ቆየ። የላውድ አቆጣጠሮች (1014 ዓም ተቀነባብሮ) 7 ዓመት ብቻ ይላል፤ ይህን የድሮ አቆጣጠር በመከተል፣ ከ612 እስከ 605 ዓክልበ. ድረስ ይሆናል። (በኋላ የታዩት ታሪኮች ግን ከዚያ በፊት ያደርጉታል።) (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31249", "contents": "'ብላጥማክ ማክ አይዶ ስላይን የ አየርላንድ ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31255", "contents": "'ቱዋጣ ተቅትማር የ አየርላንድ ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31267", "contents": "ናጥ ኢ ወይም ዳጢ ከ397 እስከ 420 ዓም ድረስ የአየርላንድ ከፍተኛ ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31279", "contents": "'አይድ ስላይን የ አየርላንድ ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31285", "contents": "ኡጋይነ ሞር በአይርላንድ አፈ ታሪክ ከ406 እስከ 366 ዓክልበ. ግድም ድረስ የአየርላንድ ከፍተኛ ነጉሥ ነበር። የአይርላንድ ታሪኮች እንዳሉት የኡጋይነ ዘመን ለ40 ዓመታት ቆየ። በተለይ የላውድ አቆጣጠሮች (1014 ዓም ተቀነባብሮ) እና የድሮ አቆጣጠር በመከተል፣ ይህ ከ406 እስከ 366 ዓክልበ. ድረስ ይሆናል። (በኋላ የታዩት ታሪኮች ግን ከዚያ በፊት ያደርጉታል።) (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31291", "contents": "ኤር፣ ኦርባ፣ ፌሮንና ፌርግና በአይርላንድ አፈ ታሪክ በ1290 ዓክልበ. ግድም ድረስ የአየርላንድ ጋርዮሽ ከፍተኛ ነገሥታት ነበሩ። የአይርላንድ ታሪኮች እንዳሉት ዘመናቸው ለ፫ ወይም ለ፮ ወር ቆየ። የላውድ አቆጣጠሮች (1014 ዓም ተቀነባብሮ) እና የድሮ አቆጣጠር በመከተል፣ ይህ በ1290 ዓክልበ. ድረስ ይሆናል። (በኋላ የታዩት ታሪኮች ግን ከዚያ በፊት ያደርጉታል።) (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "40711", "contents": "19 July በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም ሐምሌ 12 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "31303", "contents": "ካይልባድ ከ343 እስከ 344 ዓም ያሕል ድረስ የ አየርላንድ ከፍተኛ ንጉሥ ነበር። በአይርላንድ ታሪኮች ዘንድ ቀዳሚውን ሙይረዳቅ ቲረቅን ገድሎ ለአንድ አመት ከፍተኛ ንጉሥነቱን ያዘ፤ ከዚያ በተከታዩ ዮቃይድ ሙግሜዶን ተገደለ። የቲገርናቅ ዜና መዋዕል (1080 ዓም ተቀነባብሮ) ካይልባድ ሙይረዳቅን የገደለበት ዓመት በ343 ዓም ያደርጋል፤ ከፍተኛ ንጉሥ እንደ ሆነ ግን አይጠቅስም። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31309", "contents": "'ክሪምጣን ኮስክራክ የ አየርላንድ ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31321", "contents": "'ኮንላ ካኤም የ አየርላንድ ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31459", "contents": "የጎንግሄ እንደራሴነት ለ13 ዓመታት ያሕል (849-836 ዓክልበ. ግድም) በቻይና ታሪክ ንጉሥ የሌለበት ዘመን ነበረ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31471", "contents": "'ገንግ ዲንግ የ ቻይና ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "40807", "contents": "ራይት ላይቭሊሁድ ኣዋርድ ፋውንዴሽን (Right Livelihood Award «ትክክለኛ ኑሮ ተግባር ሽልማት») በ1980 እ.ኤ.ኣ. በስዊድን የተቋቋመ ሽልማት የሚሰጥ ድርጅት ነው። ራይት ላይቭሊሁድ ኣዋርድ ድረገጽ"} {"id": "40837", "contents": "29 August በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም ነሐሴ 23 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "40843", "contents": "መከለሻ ማለት ከተለያዩ ቅመማ ቅመሞች በተለያየ መጠን ተደባልቆ የሚዘጋጅ፤ ወጥ ተሠርቶ ሊወጣ ሲል የምጨመር ማጣፈጫ ነው።"} {"id": "40867", "contents": "ሲኒ በኦሪት ዘፍጥረት 10 ከከነዓን ልጆች አንዱ ነበረ። አለቃ ታዬ እንደ ጻፈው በኩሽ ንግሥት ካሲዮኒ (ነሕሴት ናይስ) 3ኛ (13ኛ) ዓመትዋ የከነዓን ልጅ ሲኒ ልጆች ከከነዓን አገር ፈልሰው ወደ ኩሽ ገቡ፤ እነዚህም የከብት አጋጆች ነበሩ። አግአዝያን (ነገደ ዮቅጣን) ገብተው እስካስወጧቸው ድረስ የሲኒ ልጆች በደጋ ለ446 ዓመታት የኩሽ ተገዦች ሆነው እንደ ቆዩ፣ እንዲሁም ከኩሻውያን ጋር ከልሰው የሻንቅላ ጎሣ ወላጆች እንደ ነበሩ ይለናል።"} {"id": "40891", "contents": "5 September በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም ነሐሴ 30 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "40903", "contents": "18 October በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) በዘመነ ማቴዎስ፣ በዘመነ ማርቆስና በዘመነ ሉቃስ ጥቅምት 8 ቀን ማለት ነው። በዘመነ ዮሐንስ ግን (ዘመነ ሉቃስ የሥግር ዓመት በመሆኑ) ጥቅምት 7 ቀን ላይ ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "40921", "contents": "5 January በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) በዘመነ ማቴዎስ፣ በዘመነ ማርቆስና በዘመነ ሉቃስ ታኅሣሥ 27 ቀን ማለት ነው። በዘመነ ዮሐንስ ግን (ዘመነ ሉቃስ የሥግር ዓመት በመሆኑ) ታኅሣሥ 26 ቀን ላይ ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "40963", "contents": "15 January በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) በዘመነ ማቴዎስ፣ በዘመነ ማርቆስና በዘመነ ሉቃስ ጥር 7 ቀን ማለት ነው። በዘመነ ዮሐንስ ግን (ዘመነ ሉቃስ የሥግር ዓመት በመሆኑ) ጥር 6 ቀን ላይ ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "40993", "contents": "29 January በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) በዘመነ ማቴዎስ፣ በዘመነ ማርቆስና በዘመነ ሉቃስ ጥር 21 ቀን ማለት ነው። በዘመነ ዮሐንስ ግን (ዘመነ ሉቃስ የሥግር ዓመት በመሆኑ) ጥር 20 ቀን ላይ ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "41005", "contents": "6 February በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) በዘመነ ማቴዎስ፣ በዘመነ ማርቆስና በዘመነ ሉቃስ ጥር 29 ቀን ማለት ነው። በዘመነ ዮሐንስ ግን (ዘመነ ሉቃስ የሥግር ዓመት በመሆኑ) ጥር 28 ቀን ላይ ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "41029", "contents": "15 February በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) በዘመነ ማቴዎስ፣ በዘመነ ማርቆስና በዘመነ ሉቃስ የካቲት 8 ቀን ማለት ነው። በዘመነ ዮሐንስ ግን (ዘመነ ሉቃስ የሥግር ዓመት በመሆኑ) የካቲት 7 ቀን ላይ ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "47095", "contents": "ቡሚቦል አዱልያዴጅ (1927-2016) ከ1920 ዓ.ም. እስከ 2009 ዓ.ም. ድረስ የታይላንድ አገር መሪ ነበር። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "47101", "contents": "ሰምሳረ (ሳንስክሪት संसार፣ «መዛወር») ከሕንድ አገር በወጡት ሃይማኖቶች የ«ተመላሽ ትስብዕት» ትምህርት ማለት ነው፤ የሞቱት ነፍሶች ተመልሰው ዳግመኛ ከማሕጸን ይወለዳሉ የሚል እምነት ነው። ይህ ሀሣብ በሂንዱኢዝም እና በቡዲስም እንዲሁም በጃይኒስምና በሲኪስም መሠረታዊ ነው። የሰምሳረ ሀሣብ በታሪክ ገጽ በሰነዶችም መጀመርያ ሲታይ (800-700 ዓክልበ. ግድም)፣ እንደ ፍልስፍና ግመት፣ አንድምታ ወይም እንደ ሃልዮ ቀረበ፣ እንጂ ይህ ከእግዚአብሔር እንደ ተገለጸ እርግጥኛ ትምህርት ነው የሚል እንደ ነበር አይመስልም። በኋላ ሀሣቡ በሕንድ ተቀብሎ ጸንቶ ቀስ በቀስ ከአንድምታ ወደ ጸና ትምህርት መሠረት ተለወጠ። ከጎታማ ቡዳ ዘመን (600-500 ዓክልበ. ግድም) በፊት፣ በሕንድ ውስጥ የማይጠያየቅ የፍልስፍና መሠረት ሆኖ ነበር፤ ነፍሶች በትክክል ወዴት እንደሚሄዱ ለምን ያሕል ጊዜ ለማወቅ ከሰማይ ወይም ከመንፈሶች ለመማር እንደ ተቻላቸው ብለው መናገርንና መጻፍን ደፈሩ። እያንዳንዱ ሃይማኖት ወይም ፍልስፍና ግን በተገለጹት ዘዴዎች ዝርዝር ይለያያሉ። በ«አብርሃማዊ ሃይማኖቶች» (አይሁድና፣ ክርስትና፣ እስልምና) ግን የሙታን ትንሳኤና ዕለተ ደይን ትንቢቶች ስላሉ፣ ተምላሽ-ትስብዕት ለተራ ሰዎች አለመቻሉ ይታመናል። በብሉይ ኪዳን በትንቢተ ሚልክያስ 4:5 «ታላቁና የሚያስፈራው የእግዚአብሔር ቀን ሳይመጣ ነቢዩን ኤልያስን እልክላችኋለሁ» ስላለው፣ ለቅዱስ ኤልያስ ተመላሽ ትስብዕት እንደ ተፈቀደ የሚያምኑ አሉ። እንዲሁም በአዲስ ኪዳን የማቴዎስ ወንጌል 11:14 ኢየሱስ ስለ ዮሐንስ መጥምቁ «ልትቀበሉትስ ብትወዱ፣ ይመጣ ዘንድ ያለው ኤልያስ ይህ ነው» ስላለ፣ ኤልያስ እንደ ዮሐንስ ተመለሰ የሚያስተምሩ ጥቂቶች (በተለይም ኖስቲሲስም) ናቸው። ነገር ግን የዮሐንስ ወንጌል 1:21 ዮሐንስ በግልጽ «ኤልያስ አይደለሁም» አለ፤ የሉቃስ ወንጌል 1:17 ደግሞ ዮሐንስ «በኤልያስ መንፈስና ኃይል» እንደሚሄድ ይላል እንጂ የኤልያስ ነፍስ አይልም፣ በተጨማሪ ክርስቶስ በደብረ ታቦር ላይ ኤልያስንም ሙሴንም በተዓምር በትንሳኤ እንጂ በልደት አላመጣቸውም፤ ስለዚህ ሁሉ በአጠቃላይ ኤልያስ እራሱ እንደ ዮሐንስ አልተመለስም ይታመናል።"} {"id": "47215", "contents": "ሬክስ ቲለርሰን ከ2009 እስከ 2010 ዓም ድረስ የአሜሪካ አገር ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር (ሰክረቴሪ ኦቭ ስቴት) ነበሩ። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "35785", "contents": "መቀሌ አሉላ አባ ነጋ ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ በትግራይ ክልል ርዕሰ ከተማ ከመቀሌ በአሥር ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ የሚገኝ ዘመናዊ ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ ነው። አየር ማረፊያው በዘመናዊ መልክ የተገነባ እና የተደራጀ ሲሆን ከባሕር ወለል በ ፪ሺ ፪መቶ ፶፯ ሜትር ከፍታ ላይ ይገኛል። ባሁኑ ጊዜ አየር ማረፊያው አንድ ባለ ፫ሺ ፮፻ ሜትር ርዝመት በ፵፫ ሜትር ስፋት ያለው አስፋልት የለበሰ ማኮብኮቢያ ያለው ሲሆን እንደ ቦይንግ ፯መቶ ፶፯ አይነት አየር ዠበቦችን ማስተናገድ ይችላል። ዓለም አቀፍ በረራዎችን ለማከናወን የሚያስችሉት እንደ ጉምሩክ፣ ኢሚግሬሽን፣ የደህንነት ተቋማትና ኳራንቲን የመሳሰሉ መሰረተ ልማቶችን ያሟላ ነው። የኢትዮጵያ አየር መንገድ ባሕር-ዳርን እና መቀሌን ከካርቱም ጋር በማገናኘት ጥቅምት ፪ ቀን ፳፻፬ ዓ/ም ዓለም አቀፍ በረራ የጀመረ ሲሆን፣ የሁለቱን አገራት የንግድ፤ የቱሪዝምና የዲፕሎማሲ ግንኙነት ወደ ከፍተኛ ምዕራፍ ለማሸጋገር የላቀ ሚና እንደሚኖረው ይገመታል። የበረራ መስመሩ በሳምንት ለአራት ቀናት የሚከናወን ሲሆን፣ ሰሜን ሱዳንን ከሰሜን የአገራችን ክፍል በቀጥታ የሚያገናኝ ነው። አየር መንገዱ ከሱዳን ለሚመጡ ጎብኝዎች የአባይ ወንዝን ምንጭ፤ የጢስ እሳት ፏፏቴን፤ በ፯ኛው መቶ ክፍለ ዘመን የተገነባውን እና በአፍሪቃ የመጀመሪያው መስጊድ እንደሆነ የሚነገርለትን አል ነጃሺ መስጊድ እና ሌሎችንም የሰሜን ኢትዮጵያ መስህቦዎችን ለመጎብኘት እንደሚያመቻች ይታመናል። ከዚህ በተጨማሪም መቀሌ አሉላ አባ ነጋ ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ በቅርቡ ያስገባውን፣ ፻፶ ቶን ማስተናገድ የሚችል ቀዝቃዛ መጋዘን በመጠቀም የአበባ፤ ፍራፍሬና አታክልት፤ ዓሣ እና የሥጋ ምርቶችን በቀጥታ ወደዓለም ገበያዎች ማጓጓዝ በቅርቡ እንደሚጀምር የኢትዮጵያ አየር መንገድ ይፋ አድርጓል። (እንግሊዝኛ) http://www.ethiopianairlines.com/en/news/prarchive.aspx?id=271 (እንግሊዝኛ) http://www.capitalethiopia.com/index.php?option=com_content&view=article&id=880:abergale-plans-to-restart-meat-export-from-mekele-&catid=54:news&Itemid=27"} {"id": "47269", "contents": "ሪቻርድ ቫግነር (ጀርመንኛ፦ Richard Wagner) ከ1805 እስከ 1875 ዓም የኖረ የጀርመን ኦፔራ ደራሲ ነበር። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "42937", "contents": "አልጋ ወራሽ የአማርኛ ቅጽል ስም ሲሆን በዘውድ የመንግሥት ሥርዓት የአባቱን ዙፋን ለሚወርስ የንጉሥ ልጅ የሚሰጥ ማዕርግ ነው። ይህ ማዕርግ በግዕዝ 'ወራሴ-መንግሥት' ሲሆን በእንግሊዝኛ ደግሞ Crown-Prince በፈረንሳይኛ \"Héritier du trône\" የሚሉትን ቅጽል-ስሞች የሚተካ ነው። በኢትዮጵያ ዘውዳዊ የመንግሥት ሥርዓት የቅርብ ታሪክ ከነበሩት አልጋ ወራሾች ለብዙ ዘመናት የማዕርጉ ባለቤት እና የመጨረሻው አልጋ ወራሽ የነበሩት መርድ አዝማች አስፋ ወሰን ነበሩ። እኚህ ሰው አባታቸው ተፈሪ መኮንን ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ተብለው ከነገሡበት ከጥቅምት ፳፫ ቀን ፲፱፻፳፫ ዓ/ም ጀምሮ ከዙፋን እስከወረዱበት እስከ መስከረም ፪ ቀን ፲፱፻፷፮ ዓ/ም ድረስ ለ፵፬ ዓመታት ዙፋኑን ለመውረስ ሲጠባበቁ ኖረዋል። ከ መስከረም ፲፯ ቀን ፲፱፻፱ ዓ/ም እስከ መጋቢት ፳፬ ቀን ፲፱፻፳፪ ዓ/ም ድረስ የንግሥት ዘውዲቱ አልጋ ወራሽ የነበሩት ራስ ተፈሪ መኮንን (በኋላ ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ) ሲሆኑ ከሳቸው በፊት የማዕርጉ ባለቤት የነበሩት የዳግማዊ ምኒልክ ዘውድና ዙፋን ተጠባባቂ የነበሩት ልጅ ኢያሱ ነበሩ።"} {"id": "43009", "contents": "የልዩ ፍላጎት ትምህርት ማለት ከመደበኛው ትምህርት በተለየ ሁኔታ የልዩ ትምህርት ለሚያስፈልጋቸው ተማሪዎች እንደ እውቀታቸው መጠንና እንደ አስፈላጊነቱ በተለየ መልኩ ተዘጋጅቶ የሚሰጥ የትምህርት አይነት ነው። ልዩ ፍላጎት ትምህርት ራሱን በቻለ በልዩ ትምህርት ቤት ወይም በመደበኛ ትምህርት ቤት ውስጥ በሚገኙ የልዩ ፍላጎት ትምህርት መስጫ ክፍሎች ውስጥ ወይም በመደበኛ ትምህርት ቤት በመደበኛ ክፍሎች ውስጥ በልዩ ፍላጎት ትምህርት መምህር የሚሰጥ የትምህርት አይነት ነው። (ይህ ትምህርት ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "36271", "contents": "የስዊድን እግር ኳስ ማህበር (ስዊድንኛ፦ Svenska Fotbollförbundet, SvFF) የስዊድን እግር ኳስ አስተዳዳሪ አካል ነው። ማህበሩ የስዊድን ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድንንና የተለያዩ ብሔራዊ ውድድሮችን ያዘጋጃል። ማህበሩ የፊፋ እና ዩኤፋ መሥራች አባል ነው። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "47317", "contents": "ኮያይኬ (እስፓንኛ፦ Coyhaique) የቺሌ ከተማ ነው።"} {"id": "47395", "contents": "ዲዬጎ ቬላዝኬዝ (እስፓንኛ፦ Diego Velázquez) 1591-1652 ዓም) የእስፓንያ ሰዓሊ ነበር።"} {"id": "43417", "contents": ""} {"id": "47491", "contents": "ባስክ ሀገር (እስፓንኛ፦ País Vasco /ፓይስ ባስኮ/፤ ባስክኛ፦ Euskadi /ኤውስካዲ/) የእስፓንያ ራስ-ገዥ ክፍላገር ነው። መቀመጫው በቪቶሪዮ-ጋስተይዝ ከተማ ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "47497", "contents": "ታላሃሢ (እንግሊዝኛ፦ Talahassee) የፍሎሪዳ አሜሪካ ከተማ ነው። በ1816 ዓ.ም. ተመሠረተ።"} {"id": "47515", "contents": "ሆንሹ (ጃፓንኛ፦ 本州) ከጃፓን ፬ ዋና ደሴቶች ትልቁ ነው።"} {"id": "47521", "contents": "አስቱርያስ (እስፓንኛ፦ Asturias) የእስፓንያ ራስ-ገዥ ክፍላገር ነው። መቀመጫው በኦቪዬዶ ከተማ ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "41413", "contents": "ጌታቸው ወልዩ ተወልዶ ያደገው አዲስ አበባ ነው።የተለያዩ ትምህርቶችን በከፍተኛ ትምህርት ተቁዋማት ገብቶ ተከታትሉዋል። በፍልስፍና፤ ፔዳጎጂ፤ ሳይኮሎጂ፤ ስነ-ጽሁፍ፤ጋዜጠኝነት፤ ኮሙኒኬሽን፤ ማርኬቲንግ፤ ታሪክ፤ ኣለም አቀፍ ጉዳዮችና ጂኦ ፖለቲክስ ላይ ሰፊ እውቀትና ልምድ ያለው ባለሙያ ነው፡፡በዓባይ ወንዝ ዙሪያ የኣባይ መዘዝ፤የዓባይ ጉዳይነ ያልተዘጋው ዶሴ የሚሉ ሶስት መጽሐፍትን ከዓመታት በፊት አዘጋጅቱዋል።በዓባይ ላይ ሶስት የአማርኛ መጽሃፍትን በመጻፍና በቀዳሚነት በማዘጋጀት የመጀመሪያው ኢትዮጵያዊ ነው።በዓባይ ላይ ጥናት ለመስራት በመርከብ፤በአውሮፕላንና ሔሊኮፕተር፤በእግርና ጋማ ከብት፤ በመኪናና ባቡር ፈታኝ ጉዞ ያደረገ ዓባይ አስታዋሽ ባጣበት ዘመን የደከመ ጋዜጠኛና ደራሲ ነው።ከዓባይ መነሻ ጮቄና ግሽ ዓባይ ተነስቶ ጣናና ባህርዳርን ፤ጢስ ዓባይን አልፎ እስከ ወለጋ ደቡብ ሱዳንና ካርቱም አልሞርጋን፤እንዲሁም ናይልን እስከ ደቡባዊ ግብጽ ድረስ ያካለለ፤ ተከዜን ከላሊበላ ከፍተኛ ስፍራዎች አንስቶ እስከ ሱዳን አትባራ፤ባሮን ከምዕራብ ኢትዮጵያ እስከ ሶባት የፈተሸ፤ መከራውን አይቶ በሱዳን ፖሊሶች ተሰቃይቶ የነጭና ጥቁር ዐባዮች መገናኛ ትክክለኛ ስፍራ በፎቶ ያነሳና በመጽሃፉ ያቀረበ የሀገር ባለውለታ ነው፡፤በዓባይ ላይ በርካታ ትንተናና ጽሁፍ ያቀረበ፤ሊቀ ናይል የሚባለው ኢትዮጵያ ቲቪ የተማሪዎች ጥያቄና መልስ ከርሱ መጽሃፍት ውጭ የማይታሰቡ፤ዛሬ ሚዲያው፤ ባለስልጣናት፤ምሁሩ፤አርቲስቱና ሌላው ሁሉ መነሻቸውን የርሱ መጽሃፍት ያደረጉ ናቸው።በጋዜጠኛነቱ የተዋጣለት እስከ ዋና አዘጋጅ የደረሰ፤በሚዲያ ከሺ በላይ መጣጥፍ፤ትርጉም ስራዎች፤ግጥሞች፤የጉዞ ታሪኮች፤ወዘተ ያቀረበ፤በርካታ ታዋቂ ጋዜጠኞችን ያስተማረ፤በኮሌጆችና ዩኒቨርስቲዎች ተጋባዥ እንግዳና መምህር የነበረ፤በሚዩዚክ ሜይዴይና በርካታ መድረኮች ጥናት ያቀረበ፡ብዙ መድረኮችን የ"} {"id": "41575", "contents": "ኔያንደርታል (ጀርመንኛ፦ Neandertal) በጀርመን አገር በ2 ገደል መካከል በኖርድራይን-ቬስትፋለን ክፍላገር የሚገኝ ሸለቆ ነው። ከ1800 ዓ.ም. ግድም አስቀድሞ የዚህ ሸለቆ ስያሜዎች Das Gesteins (/ዳስ ገሽታይንስ/ «የጭንጫው») ወይም Das Hundsklipp (/ዳስ ሁንትስክሊፕ/ «የውሻ ገደል») ነበሩ። ከ1666 እስከ 1671 ዓ.ም. ድረስ፥ ስመ ጥሩ የጀርመን ፕሮቴስታንት ሠባኪ፣ አስተማሪና መዝሙር ጸሐፊው ዮኪም ኔያንደር በአካባቢው ሲኖር ወደ ሸለቆው መሄድና በዚያ ተማሪዎችን መሰብሰብ ይወድድ ነበር። የቤተሠቡ ስም ቀድሞ Neumann (/ኖይማን/ «አዲስ ሰው») ሲሆን አያቱ ግን እንደ ዘመኑ ሞድ ወደ ግሪክኛ አስተርጉሞት Neander /ኔያንደር/ ሆኖ ነበር። በ1800 ዓ.ም. ግድም ዮኪም ነያንደርን ለማክበር የሸለቆው መጠሪያ Neandershöhle (/ነያንደርስሄውለ/ «የኔያንደር ስንጥቅ» ሆነ። ከ1842 ዓ.ም. በኋላ ይህ ወደ Neanderthal (/ኔያንደርታል/፥ «ኔያንደር ሸለቆ») ተለወጠ። በ1848 ዓ.ም. በሸለቆው ውስጥ ጥንታዊ የሰው ልጅ ቅሪተ አካል በተገኘበት ዓመት፥ «ኔያንደርታል» የሚለው ቃል ዝነኛ ሆነ። ዛሬም «ኔያንደርታል» ለብዙዎቹ የጥንታዊ ሰው ልጅ ዝርያ አይነት ትርዒት ያስገባል። የቃሉ መነሻ ፍች ግን እንዳጋጣሚ ከግሪክና ከጀርመንኛ «አዲስ» «ሰው» «ሸለቆ» መሆኑን ልንረዳ እንችላለን። በ1893 ዓ.ም. የሸለቆው አጻጻፍ በጀርመንኛ በይፋ ከNeanderthal ወደ Neandertal ተቀየረ። አጠራሩ ግን እንደ በፊቱ «/ኔያንደርታል/» ነው።"} {"id": "41731", "contents": "የኩሽ መንግሥት በላይኛ አባይ ወንዝ በጥንት የተመሠረተ አፍሪካዊ መንግሥት ነበረ። በኢትዮጵያ ታሪክ ጸሓፊዎች ዘንድ የኩሽ መንግሥት በካምና በልጁ ኩሽ ተመሠረተ። ይህ የኩሽ ወይም የኩሳ ሥርወ መንግሥት ግዛት እስከ ደጋ ድረስ ሲዘረጋ አንዳንድ ጎሣ ከውጭ አገር በተለይ ከከነዓን በዚያ ይሠፈር ነበር። «ኩሽ» የሚለው ስም መጀመርያ በግብጽ መዝገቦች የታየው በ2 መንቱሆተፕ ዘመን ነው። ያው ፈርዖን በ2092 እና 2090 ዓክልበ. ግድም ከ2ኛው ፏፏቴ ወደ ደቡብ በኩሽ ላይ ዘመተ። ከ16ኛው ክፍለ ዘመን ዓክልበ. እስከ 11ኛው ክፍለ ዘመን ዓክልበ. ድረስ ኩሽ በዛሬው ሱዳን ለግብጽ አዲስ መንግሥት ተገዥ ነበር። ከዚያ እንደገና ነጻ ሆነ፣ በ8ኛው ክፍለ ዘመን ዓክልበ."} {"id": "42013", "contents": "ሮቶማጉስ በአሁኑ ሩዋን በፈረንሳይ አገር የተገኘ የሮሜ መንግሥት ከተማ ነበር። ከሮማውያንም በፊት ኗሪ ኬልቶች ራቶማጎስ ይሉት ነበር። የሮማውያን ከተማ በአውግስጦስ ቄሣር ዘመን ተመሠረተ። በ3ኛው ክፍለ ዘመን ዓ.ም. ከተማው በልማቱ ከፍተኛ ደረጃ ላይ ነበር። ሮማውያን ታላቅ አምፊቴያትር (እንደ ስታዲዩም ከቤት ውጭ የሆነ ቴያትር) እንዲሁም ታላላቅ የፍልወሃ ባኞዎች ሠርተው ነበር፣ ከዚህ በላይ የአሣ ገበያ እንደ ኖረ ይታወቃል።"} {"id": "42079", "contents": "ሮድ አይላንድ (Rhode Island) ከአሜሪካ 50 ክፍላገራት 1ዱ ነው። መቀመጫው በፕሮቪደንስ ከተማ ይገኛል።"} {"id": "32611", "contents": "አጠራቃሚ የ ካልኩለስን ስሌት ለመፈጸም ከሚያገለግሉት ሁለት ዋና መተግበሪያዎች አንዱ ነው። ሌላኛው መተግበሪያ ውድድር ይሰኛል። ኣንድ አስረካቢ ƒ ቢሰጥ፣ ግቤቱ ተለዋዋጭ x ቢሆን፣ በተጨማሪ በወሰኖች [a, b] መካከል ያለው ግቤቶቹ ቢወሰዱ ፣ ውስን ማጠራቀምየሚባለው እንግዲህ ∫ a b f ( x ) d x {\\displaystyle \\int _{a}^{b}\\!f(x)\\,dx\\,} ሲሆን፣ የሚወክለውም ኢምንት ስፋቶችን በማጠራቀም የሚገኘውን፣ በተሰጠው ወሰን ውስጥ ያለውን፣ የተጣራ ስፋት ነው። ስፋት ሲባል በአስረካቢው ƒ ግራፍ እና በ x-አክሲስ፣ እንዲሁም በቀጥተኛ መስመሮቹ, x = a እና x = b መካከል ያለውን ነው። ከዚህ በተረፈ፣ ማጠራቀም ሌላ ትርጉም አለው፣ እርሱም ኢውድድር ወይንም የውድድር ተገልባጭ ማለት ነው። አስረካቢ F ውድድሩ ƒ በማጠራቀምቀመር እንዲህ ይጻፋል: F = ∫ f ( x ) d x . {\\displaystyle F=\\int f(x)\\,dx.}"} {"id": "43999", "contents": "ዱዱ ከ2010 እስከ 2001 ዓክልበ. ግድም የአካድ ንጉሥ ነበረ። በሱመራዊ ነገሥታት ዝርዝር ዘንድ ከሻርካሊሻሪ ቀጥሎ አራት ተወዳዳሪዎች እነርሱም ኢሉሉ፣ ኢርጊጊ፣ ኢሚ፣ እና ናኑም ለ፫ ዓመት ይወዳደሩ ነበር። ከዚያ ዱዱ ለ፳፩ ዓመት እንደ ነገሠ ይዘግባል። ሆኖም እንደ ቀዳሚዎቹ ሳይሆን ለእርሱ ዘመን አንዳችም «የዓመት ስም» አልተረፈልንም። እንግዲህ እንደዚህ ረጅም ጊዜ መግዛቱ አጠያያቂ ነው። በዚህ ዘመን ጉታውያን አብዛኛውን መስጴጦምያን ወርረው የዱዱ ግዛት ከአካድ ከተማ እንዳልራቀ ከጥቂት ቅርሶች ሊታወቅ ይቻላል። እንዲሁም ወደ ደቡብ በተገኙት በአካድ ቀድሞ ተገዥ አገራት በኤላም፣ ኡማና ጊርሱ ላይ እንደ ዘመተ ይመስላል። ዝርዝሩም እንዳለው የዱዱ ልጅ ሹዱሩል በዙፋኑ ላይ ተከተለው። ^ Gwendolyn Leick, 2002, Who's Who in the Ancient Near East, p. 49."} {"id": "44017", "contents": "አቢሜሌክ (ዕብራይስጥ፦ אֲבִימֶלֶךְ ፣ אֲבִימָלֶךְ /አቢሜሌክ/ ወይም /አቢማሌክ/) በኦሪት ዘፍጥረት ዘንድ የፍልስጥኤማውያን ከተማ ጌራራ ንጉሥ ነበር። የስሙ ትርጉም «አባቴ ንጉሥ ነው» እንደ ሆነ ይታሰባል። መጀመርያው የሚጠቀሰው በምዕራፍ ፳ ሲሆን አብርሃም በጌራራ ንጉሥ አቢሜሌክ ግዛት እየኖረ ሚስቱ ሣራ እኅቴ ነች በማለት አቢሚሌክን እንዳታለለ ይወራል። ከዚህ በፊት ተመሳሳይ ታሪክ ስለ ሣራና የግብጽ ፈርዖን አለ። ከዚያ በኋላ በምዕራፍ ፳፮ ይስሐቅ ደግሞ በአቢሜሌክ ግዛት ሲኖር ሚስቱ ርብቃ እኅቴ ነች በማለት እንዲህ ያደርጋል። በመጽሐፈ ኩፋሌ መሠረት ግን፣ የአብርሃምና ሣራ ታሪክ ከፈርዖን ጋር፣ የይስሐቅና ርቅቃም ታሪክ ከአቢሜሌክ ጋር ብቻ ይሰጣል። የአብርሃምና ሣራ ታሪክ ከአቢሜሌክ ጋር በኩፋሌ ስለማይታይ፣ ከሌሎቹ ሁለት ታሪኮች በመቀላቀል እንደ ተሳተ የሚል ሀሣብ አለ። በዚህ መጽሐፍ የከተማው ስም «ጌራሮ» የንጉሡም ስም «አቤሜሌክ» ተጽፈዋል። በአይሁድ መጽሐፍ «ሃጋዳ» ግን፣ በአብርሃምና በይስሐቅ ዘመናት ሁለት አቢሜሌኮች በጌራራ ገዙ። በይስሐቅ ዘመን የነበረው የሌላው አቢሜሌክ ልጅ ሲሆን ንጉሥ በሆነው ጊዜ ስሙን ከ«ቤንሜሌክ» (የንጉሡ ልጅ) እንደ አባቱ ወደ «አቢሜሌክ» ቀየረው ይላል። እነዚህ ስያሜዎች ደግሞ ምናልባት ማዕረጎች (እንደ አልጋ ወራሽ ያሕል) ሊሆኑ ይቻላል። በአማርና ደብዳቤዎች ዘመን (1340 ዓክልበ. አካባቢ) የጢሮስ ግብጻዊ ገዥ ወይም ከንቲባ ስም አቢሚልኪ ሲሆን ይህ ምናልባት ግንኙነት እንዳለው ተብሏል። በሌላ ልማድ በኪታብ አል-ማጋል፣ በመዝገቦች ዋሻ እና በየአዳምና የሕይዋን ትግል በተባሉት መጻሕፍት እንደሚጻፍ፣ የጌራራ ንጉሥ አቢሜሌክ በአብርሃም ዘመን ለመልከ ጼዴቅ ኢየሩሳሌምን ከሠሩት ፲፪ ነገሥታት አንዱ ነው። ሌላ አቢሜሌክ (መሳፍንት) በመጽሐፈ መሳፍንት ፱፡፩-፮ ከአባቱ ጌዴዎን በኋላ እስራኤልን ገዛ። በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ አቢሜሌክ የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ።"} {"id": "44131", "contents": "ባርሴሎና (እስፓንኛ፦ Barcelona) የእስፓንያ ከተማ ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "44155", "contents": "ቩንግ ታው በደቡብ ቬትናም የሚገኝ ከተማ ነው። የሕዝቡም ቁጥር 1,009,719 ያኽል ነው።"} {"id": "48619", "contents": "ጎንደሻፑር አካዳሚ በጎንደሻፑር፣ ፋርስ የነበረ የኔስቶራዊ ክርስትና ከፍተኛ ትምህርት ቤት ነበረ። ያቀረባቸው ትምህርቶች በሕክምና፣ ፍልስፍና፣ ስነ መለኮትና ስነ ፍጥረት ነበሩ። መጀመርያ እንደ ኔስቶራዊ ገዳም በ263 ዓም ተመሠረተ። ከ521 ዓም ከፋርስ መንግሥት ንጉስ ኾስራው ጀምሮ ዝነኛ ትምህርት ተቋም ሆነ። ከቢዛንታይን የሸሹት ኔስቶራዊ ስደተኞች የሕክምና፣ ስነ ፈለክ፣ እና የፍልስፍና መጻሕፍት ከአረማይስጥ ወይም ከግሪክኛ ወደ መካከለኛ ፋርስኛ እንዲያስተርጒሙ አደረገ። እንዲሁም መምህሮች ከሕንድ ጠርቶ የስነ ፈለክ፣ ሥነ ቁጥርና የሕክምና መጻሕፍት ከሳንስክሪት ወደ መካከለኛ ፋርስኛ እንዲያስተርጓሙ አደረጋቸው። እንዲሁም መምህሮች ከቻይና ጠርቶ የባህላዊ ሕክምናና የሃይማኖት መጻሕፍት ከቻይንኛ አስተረጎሙ። የሕክምና ተቋም ሀኪሞች ግን በአራማይስጥ ይጽፉ ነበር፤ አረማይስጥ በሕክምና ዘርፍ እንደ መደበኛ ቋንቋ ተመሠርቶ ነበርና። ይህ ተቋም በሕክምናና በስነ ቁጥር አደረጃጀት ወሳኝ ሚና አጫወተ።"} {"id": "48145", "contents": "ጉድ ታይምዝ (Good Times) ከጥር ወር 1966 ዓም ጀምሮ እስከ 1971 ዓም ድረስ በአሜሪካ የተሰራጨ ቴሌቪዥን ትርዒት ነበር። በአሜሪካ በጣም ታዋቂና የተወደደ ሲሆን በተለይ በ፪ኛው ምዕራፍ፣ እስከ ፯ኛው ቦታ ደረጃ ድረስ ያዘ። በጠቅላላ እስከ 1971 ዓ.ም. (1979 እ.ኤ.አ.) ድረስ፣ 6 ምዕራፎች ነበሩት። ጉድ ታይምዝ የሌላው ትርዒት የማውድ ተቀጥያ («ስፒን-ኦፍ») ሲሆን ያውም በፈንታው የለላ ትርዒት የኦል ኢን ዘ ፋሚሊ ተቀጥያ ነበር። በአስቂኝ ትርኢት ተዋናዮቹ ስለ አንድ ድሃ ጥቁር ቤተሠብ አኗኗር በሺካጎ አሳዩ። እነዚህም ዓመታት ጎፈሬ (ወይም «አፍሮ») የተባለው ጸጉር አሠራር እጅግ ቄንጠኛ ሲሆን ነበርና የዘመኑ ሞድ በትርዒቱ በሙሉ ይንፀባረቃል። ዛሬም በዩቱብ ሊገኙ ይቻላል።"} {"id": "48211", "contents": "ኩርሶ (ሆላንድኛ:Curaçao) በካሪቢያን ባህር በቬኔዝዌላ አጠገብ የሚገኝ የኔዘርላንድስ ደሴት ግዛት ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "44263", "contents": "3ኛው ምዕጤ ዓመት ከ201 እስከ 300 ዓም ድረስ የነበረው ክፍለ ዘመን ነበረ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "48715", "contents": "ሠርጣን ወይም ሸርጣን በባሕር ወይም በየብስ የሚገኝ በጋጥመ-ብዙ ክፍለ ስፍን ውስጥ የሚገኙት ፍጡሮች ናቸው። እንደ ዛጎል ቢኖራቸውም የዛጎል ለበስ ክፍለስፍን አይደሉም። በሸርጥ ዓሣ ክፍለመደብ ውስጥ 93 አስተኔዎችና 6,793 ዝርዮች አሉዋቸው። ከነዚህ 850 ያህል ዝርዮች በየብስ ይኖራሉ። ባሕታዊ ሠርጣን የተባለው አስተኔ የራሱን ዛጎል ስለሌለው በማናቸውም ወና ባዶ ዛጎል ውስጥ ይኖራሉ፤ ይህም ባይገኝም በቆሻሻ ውስጥ ይኖራሉ። በብዙ አገሮች የሠርጣን ስጋ ይበላል፤ በሕገ ሙሴ ይከለክላልና በተለይ በአይሁድና እንዲሁም በሺዓ እስልምና የማይበላ እንስሳ ነው።"} {"id": "48721", "contents": "ኪዳኔ ዓለማየሁ የዓለም አቀፍ ሕብረት ለፍትሕ – የኢትዮጵያ ጉዳይ ዋና ሥራ አስኪያጅ ናቸው።"} {"id": "44347", "contents": "አቢሳሬ ከ1817 እስከ 1806 ዓክልበ. ድረስ (ኡልትራ አጭር) የላርሳ ፪ኛ ንጉሥ ነበረ። የጉንጉኑም ተከታይ ነበር። የአቢሳሬ አባት ስም አይታወቅም። ኡር ደግሞ በግዛቱ ውስጥ ነበረችና በአንዳንድ ጽሑፍ አቢሳሬ «የኡር ንጉሥ»፣ «የኡርና የላርሳ ንጉሥ» ወይም «የአሞራውያን አለቃ» በሚሉት ማዕረጎች ይጠራል። ኒፑር ግን ወደ ላርሳ ተወዳዳሪ ወደ ኢሲን ንጉሥ ኡር-ኒኑርታ ስለ ተመለሠ፤ አቢሳሬ «የሱመርና የአካድ ንጉሥ» የሚለውን ማዕረግ አልደፈረም። ለዘመኑ ከ፲፩ የዓመት ስሞቹ ሁላቸው በሙሉ ታውቀዋል። ከነርሱም መካከል፦ 1817 ዓክልበ. ግ. - «አቢሳሬ ንጉሥ የሆነበት ዓመት» 1809 ዓክልበ. ግ. - «አቢሳሬ በመሣርያዎቹ የኢሲንን ሥራዊት የመታበት ዓመት» የአቢሳሬ ተከታይ ሱሙኤል ነበረ፤ የሱሙኤልም አባት ስም አይታወቅም። የአቢሳሬ ዓመት ስሞች የላርሳ ንገሥታት (እንግሊዝኛ)"} {"id": "48379", "contents": "የጂብራልታር ወሽመጥ ከአትላንቲክ ውቅያኖስና ከሜዲቴራኔያን ባህር መካከል የሆነ ወሽመጥ ነው። በአንድ በኩል አውሮፓ፣ እስፓንያና ጂብራልታር አሉ። በሌላው አንፃር ሞሮኮና ሴውታ አሉ።"} {"id": "33595", "contents": ""} {"id": "44407", "contents": "ዠኔቭ የስዊስ ከተማ ነው። የሕዝቡ ቁጥር 194,458 ሰዎች ነው።"} {"id": "44425", "contents": "ፍሪድርክ ሺለር (Friedrich Schiller፣ ኖቬምበር 10, 1759 - መይ 9, 1805 እ.ኤ.አ.) ጀርመናዊ ጻህፊና ፈላስፋ ነበር።"} {"id": "4312", "contents": "1 January 2014 - 10 September 2014 እ.ኤ.ኣ. = 2006 ዓ.ም. 11 September 2014 - 31 December 2014 እ.ኤ.ኣ. = 2007 ዓ.ም."} {"id": "4318", "contents": "1 January 222 - 28 August 222 እ.ኤ.ኣ. = 214 ዓ.ም. 29 August 222 - 31 December 222 እ.ኤ.ኣ. = 215 ዓ.ም."} {"id": "4324", "contents": "1 January 219 - 29 August 219 እ.ኤ.ኣ. = 211 ዓ.ም. 30 August 219 - 31 December 219 እ.ኤ.ኣ. = 212 ዓ.ም."} {"id": "38503", "contents": "ዘመነ መሳፍንት በኢትዮጵያ ታሪክ ውስጥ ከ፲፰ኛው መቶ ክፍለ ዘመን አጋማሽ ጀምሮ እስከ ፲፱ኛው መቶ ክፍለ ዘመን አጋማሽ ድረስ የተከሰተ ጊዜ ሲሆን፣ በወቅቱ የየአካባቢው መሳፍንት ኃይል የገነነበትና እርስ በርሳቸው የሚዋጉበት እንዲሁም ዋናው ንጉስ ሥልጣኑ ከመዳከሙ የተነሳ ከጎንደር ከተማ ውጭ እምብዛም ተሰሚነት ያልነበርበት ወቅት ነበር። ከነበረው አለመረጋጋት የተነሳ ከጎንደር ከተማ ተነስቶ እየተስፋፋ የነበረው ስልጣኔ የኮሰመነበት፣ እንዲሁም ህብረተሰቡና ባህሉ ወደፊት አንድ እርምጃ መራመድ አቅቶት እየበሰበሰ የነበርበት ወቅት ነው። ከትውፊት አንጻር የዚህ ዘመን ጅማሬ የሚቆጠረው ራስ ሚካኤል ስሑል ዳግማዊ ዓፄ ኢዮአስን ሚያዝያ ፳፱ ቀን ፲፯፻፷፩ ዓ.ም. ሲያስገድለው ሲሆን በተቃራኒው የዘመኑ ፍጻሜ ዳግማዊ ዓፄ ቴዎድሮስ የካቲት ፬ ቀን ፲፰፻፵፯ ዓ.ም ንጉሠ ነገሥት ሆነው ስልጣን ላይ ሲወጡ ነው። ራስ ቢትወደድ የሚለውን ስም፡ለማግኘት የነበረ ጦርነት ነው==ዋቢ መጽሕፍት=== የዘመነ መሳፍንት ዘና መዋዕሎች -- ግዕዝ እና እንግሊዝኛ"} {"id": "38599", "contents": "መጋሌ በአፋር ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "38605", "contents": "ተላላክ በአፋር ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "4432", "contents": "1 January 1947 - 11 September 1947 እ.ኤ.ኣ. = 1939 ዓ.ም. 12 September 1947 - 31 December 1947 እ.ኤ.ኣ. = 1940 ዓ.ም."} {"id": "48979", "contents": "ኮዋላ (ሮማይስጥ ስም፦ Phascolarctos cinereus) በአንዳንድ አገር የሚገኝ አጥቢ እንስሳ ዝርያ ነው። ይህ ፍጡር በአውስትራሊያ ብቻ፣ በተለይም በባሕር ዛፍ መሃል የሚኖር ሲሆን ለባሕር ዛፍ ቅጠሎች እንደ ሱስነት ያለበት ነው። ስሙ «ኮዋላ» ከኗሪዎች ቋንቋ ዻሩግኛ ቃል «ጉላ» ደርሷል። ከካንጋሮ ጋር በኪሴ እንስሳዎች ውስጥ ቢመደብም ብዙ ጊዜ እንደ ድብ አይነት ተቆጥሯል። የግሪክኛ-ሮማይስጥ ስያሜ ማለት «የኪስ ድብ» (ግሪክ /ፋስኮላርክቶስ/) እና «አመዳማ» (ላቲን /ኪነሬውስ/) ነው።"} {"id": "33763", "contents": "ኢትዮጵስት በዓለም ዙሪያ የኢትዮጵያ ጥናት ፡ ይህ ጥናት አጠቃላይ የሆነ የኢትዮጵያ የታሪክ ፣ የጆግራፊ፣ የዘር፣ የቋንቋ፣ የስነፅሁፍ፣ የባሕል፣ የተፈጥሮ ሐብት፣ የኤኮኖሚ፣ የፖለቲካና የሶሻል፣ ጥናቶችን ያጠቃልላል። ይህ ነጻ የሆነ ሳይንሳዊ ጥናት በቅርቡ ተጠናክሮ የቀጠለ ቢሆንም በቅድመ ጥናቶች የተደረጉ ስራወች እንደሚያሳዮት ጥናቶች የተከሃዱት ባጠቃላይ ፖቶሎጅካል የታሪክ፣ የቋንቋ፣ የባህልና በሀገሪቱ የሚኖሩ ጎሳወችን በተመለከተ ነበር። በመጀመሪያ የኢትዮጵስት ጥናተቶች የወጡት በ17ኛዉ ክፍለ ዘመን መጨረሻ ሲሆን በ20ኛዉ ክፍለ ዘመን በአዉሮፓዉያን ቋንቋ በመጀመሪያ ጊዜ በኢጣሊያንኛ ከዚያም በፈረንሳይኛና በእንግሊዝኛ ስለትዮጵያ ጥናታዊ ጽሑፎች ብቅ ማለት ጀመሩ። ስለዚህም እንደምሳሌ የሚጠቀሰዉ ‘የኢትዮጵያ ጥናት‘ በሚል /studi etiopici; etudes ethiopiennes;"} {"id": "33781", "contents": "ሐረግ መምዘዝ በአማርኛ ፈሊጣዊ አነጋገር የሆነ ዘይቤ ነው። ዘር መቁጠር አቶ እግሌ ሐረግ መዘው መሬት ከፈሉ።"} {"id": "33787", "contents": "ሕግ ገባ በአማርኛ ፈሊጣዊ አነጋገር የሆነ ዘይቤ ነው። በተክሊል አገባ አለሙ ሕግ ገባ።"} {"id": "33811", "contents": "ፀጉር መሰንጠቅ"} {"id": "34027", "contents": "ማረሻ በግብርና በከብት የሚሳብ መሬቱን ለማረስ የሚጠቀም ማሣሪያ ነው። በሱመር በ2175 ዓክልበ. ግድም ተፈጠረ። ከዚያው ጥቅሙ በቶሎ ወደ መካከለኛው ምሥራቅ፣ አውሮጳ፣ ቻይና አፍሪቃና ሌላም ቦታዎች ተስፋፋ።"} {"id": "34195", "contents": "ታኅሣሥ ፲፮ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻፮ተኛው እና የመፀው ወቅት ፹፩ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፪፻፷ ቀናት በ ዘመነ ዮሐንስ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፪፻፶፱ ቀናት ይቀራሉ። ፲፱፻፷፮ ዓ/ም - ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ከፈረንሳይ መንግሥት የተለገሡትን ሄሊኮፕተር ተረከቡ። (እንግሊዝኛ) P.R.O., FCO 371/1660 - ANNUAL REVIEW FOR ETHIOPIA FOR 1973"} {"id": "34201", "contents": "ታኅሣሥ ፳፯ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻፲፯ተኛው እና የበጋ ወቅት ፪ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፪፻፵፱ ቀናት ሲቀሩ፣ በ ዘመነ ዮሐንስ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፪፻፵፰ ቀናት ይቀራሉ። ፲፰፻፹፰ ዓ/ም - ዊልሄልም ሮንትገን የተባለ ጀርመናዊ፣ ኤክስሬይ ብሎ የሠየመውን ጨረር እንዳገኘ በአውስትሪያ ጋዜጣ ላይ ተዘገበ። ፲፱፻፸፯ ዓ/ም - የ፳ኤል መንግሥት ‘ኦፐሬሽን ሙሴ’ በሚል ሥያሜ ኢትዮጵያውያን ፈላሻዎችን ከኅዳር ፲፪ ቀን ፲፱፻፸፯ ዓ/ም ጀምሮ በድብቅ ወደ ፳ኤል ካጓጓዘ በኋላ የዚህ ምሥጢራዊ የአየር ውፅዓተ-ነገድ ወሬ በመሰማቱ በዛሬው ዕለት የማቆሚያ ትዕዛዝ ተላለፈ። በዚህ የስድስት ሳምንት ውፅዓት ፰ሺ ፈላሻዎች ሲሰደዱ ከ፮ ዓመት በኋላ በተደገመው ‘ኦፐሬሽን ሰሎሞን’ ደግሞ ፲፭ሺ አይሁዳዊ ኢትዮጵያውያን ወደ ፳ኤል ተሰደዋል። (እንግሊዝኛ) http://en.wikipedia.org/wiki/January_5 (እንግሊዝኛ) http://news.bbc.co.uk/onthisday/hi/dates/stories/january/5/newsid_4071000/4071661.stm"} {"id": "34345", "contents": "ካርቱም ኤርፖርት በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ Khartoum International Airport የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ።"} {"id": "34357", "contents": "የዊሶን ሽክርክረ ነፋስ የአውስትራሊያዊው ሳይንስ ሊቅ ዶ/ር ማክስ ዊሶን የውኃ መፍጠሪያ ፈጠራ ነው። ይኸው ፈጠራ ንጹሕ፣ የሚጠጣ ውኃ ከከባቢ አየር ማውጣት ይችላል። ይህ የሚቻለው በቅዝቃዛ ማራገቢያ ነው። ማራገቢያው ከአየሩ ይልቅ ቅዝቃዛ ስለ ሆነ፣ በከባቢው አየር በሰፊ የሚገኘው የውሃ እንፋሎት ወደ ፈሳሽነት ይለወጣል። ይህም እንኳን በድርቅ አገር ወይም በበረሃ ይሠራል። የዊሶንም መሳሪያ በአንድ ቀን ውስጥ 10,000 ሊተር ንጹሕ ውኃ ማስገኘት ስለሚችል፣ «ምድረ በዳ ወደ ገነት ሊቀይር ይችላል» የሚል ተስፋ አለ። ዶ/ር ዊሶን እንዳለ፣ «በአየሩ ውስጥ የሚገኘው ውኃ መጠን ለተግባራዊ ምክንያት ሁሉ ያልተወሰነ ነው። (በከባቢ አየር) ታችኛው 1 ኪሎሜትር ለብቻው 1,000,000,000,000,000 ያህል ሊተር ውሃ አለበት፣ ያውም በጥቂት ሰዓት ውስጥ ይገለበጣል። 'የዊሶን ሽክርክረ ነፋስ' ወይም 'የማክስ ውኃ ከአየር መፍጠሪያ' የትም ቦታ፣ ምንጊዜም፣ ድርቅ ቢኖርም ባይኖርም፣ በቂ ውኃ ማስገኘት ያስችላል።» ከዚህ በላይ፣ «ተለይተው የሚኖሩ ደረቅ ኅብረተሠቦች፣ በእርግጥ፣ ለኑሮ ሰዎች የውኃ ጋን በራሳቸው ላይ መሸከም አስፈላጊነት ያለባቸው ቦታዎች፣ ሊቀየሩ ይቻላል፤ የኛም አዲስ ትንሽ ድርጅት ለነዚህ ችግረኛ ኅብረተሠቦች ከመጀመርያዎቹ መሳርያዎቹ አንዳንዱን ለማድረስ ኃላፊነት አለው» ብሏል። (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) ^ \"HowStuffWorks - Creating Water from Thin Air\" (እንግሊዝኛ) ተጨማሪ መረጃ (እንግሊዝኛ)"} {"id": "6208", "contents": "ነደርሳክስኛ (Nedersaksisch /ነደርዛክሲሽ/) በሆላንድ የሚናገር የዝቅተኛ ሳክስኛ አይነት ቀበሌኛ ነው። ቀበሌኛው ከጀርመንኛ የተነሣ ሲሆን ዛሬ በተለይ እንደ ነዘርላንድኛ ይመስላል። የነደርሳክስኛ ውክፔዲያ አለ!"} {"id": "6214", "contents": "1 January 1060 - 3 September 1060 እ.ኤ.ኣ. = 1052 ዓ.ም. 4 September 1060 - 31 December 1060 እ.ኤ.ኣ. = 1053 ዓ.ም."} {"id": "34687", "contents": "ባቡር የተያያዙ ተሳቢ ፉርጎዎች ያሉት እና በተወሰነ በብረት በተሰራ መንሸራተቻ ላይ የሚሄድ የሰው እና የዕቃ ማመላለሻ ነው። የመሄጃው ሃዲድ በበዛት ሁለት ብረቶች ያሉት ሲሆን አልፎ አልፎ ባለ አንድ ብረት ሃዲዶች ጥቅም ላይ ይውላሉ። «ባቡር» የሚለው ቃል ከፈረንሳይኛ vapeur /ቫፔ/ «እንፋሎት» የደረሰ ነው።"} {"id": "34903", "contents": "ባስተርናያውያን በጥንታዊ አውሮጳ ቢያንስ ከ200 ዓክልበ. በፊት በዛሬው ሞልዶቫና ደቡብ-ምዕራብ ዩክሬን የኖረ ጀርመናዊ ብሔር ነበሩ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "35005", "contents": "ኤማጥዮስ፣ ኤማጦስ ወይም አማጦስ (ግሪክ፦ Ήμαθος፣ `Αμαθος) በአፈ ታሪክ ዘንድ የኤማጥያ መስራችና መጀመርያ ሰፈረኛ ነበረ። ኤማጥያ በኋላ መቄዶን የተባለው አገር ጥንታዊ ስም ነበር። ማርስያስ ዘፔላ (340 ዓክልበ. ግድም የጻፈ) እንዳለው፣ አማጦስና ፒዬሮስ የማከድኖስ ልጆች ሆነው ኤማጥያና ፒዬሪያ የተባሉት ሠፈሮች ስለነርሱ ተሰየሙ። ሶሊኑስ (210 ዓ.ም. ግድም) እንደሚለን ግን፣ ኤማጦስ የማከድኖስ ዘመድ ሳይሆን ከማከድኖስ ዘመን በፊት ይኖር ነበር። አገሩ ገና ኤማጥያ እየተባለ ኦሬስቴስና ሄርሚዮኔ በዚያ ደርሰው ልጃቸውን ኦረስቲስን ወለዱ፣ እርሱም እስከ አድሪያቲክ ባሕር ድረስ የዘረጋ በስሙ ኦረስቲስ የተባለ ግዛት አቆመ። በሶሊኑስ ዘንድ ይህም ሁሉ ከማከድኖስ አስቀድሞ ሆኖ ነበር። ስቴፋኖስ እንደሚጽፍ፣ ብሩሲስና ጋላድራይ የተባሉት ሠፈሮች በዚሁ ኤማጦስ ልጆች ብሩሶስና ጋላድሮስ ተመሠረቱ። አንዳንድ ክርስቲያን ሊቃውንት የዚሁ አምጦስ መታወቂያ እና በኦሪት ዘፍጥረት 10 የተጠቀሰው አማቲ (የከነዓን ልጅ) አንድላይ ነው ብለዋል። በግሪክና በሮማይስጥ ቅኔ የመቄዶን ሌላ ስም «ኤማጥያ» በመሆኑ፤ «ኤማጥዩስ» ደግሞ የታላቁ እስክንድር ቁልመጫ ስም ሊሆን ይችላል።"} {"id": "6328", "contents": "1 January 1005 - 3 September 1005 እ.ኤ.ኣ. = 997 ዓ.ም. 4 September 1005 - 31 December 1005 እ.ኤ.ኣ. = 998 ዓ.ም."} {"id": "6352", "contents": "1 January 993 - 2 September 993 እ.ኤ.ኣ. = 985 ዓ.ም. 3 September 993 - 31 December 993 እ.ኤ.ኣ. = 986 ዓ.ም."} {"id": "49525", "contents": "አፐፒ በጥንታዊ ግብጽ በ2ኛው ጨለማ ዘመን የ15ኛው ሥርወ መንግሥት (ሂክሶስ) ፈርዖን ነበር። ስሙና ሕልውናው ከበርካታ ቅርሶች ይታወቃል። ሦስት የዙፋን ስሞች ነበሩዋቸው፦ ነብኸፐሽሬ (1593-1577 ዓክልበ. ግድም)፣ አቀነንሬ (1577-1570 ዓክልበ. ግድም) እና አውሰሬ (1570-1560 ዓክልበ.) ነበሩ። አፐፒ ለጥቂት ጊዜ 1590-1588 ዓክልበ. እስከ ጤቤስ ድረስ እንዳሸነፈ ይታሥባል። ከዚያ በኋላ አዲሱ 17ኛው ሥርወ መንግሥት በጤቤስ ተነሣ። በኋላ በ1200 ዓክልበ. ገደማ በተጻፉ መዝገቦች ዘንድ፣ የዚህ አፐፒ አምላክ ሴት ብቻ ነበር እንጂ ሌላ ጣኦት አላመለከም። ሆኖም የሄሩ (ሰረኽ) ስም ሰሖተፕታዊ እንደ ነበረው ይታወቃል። አፐፒ ደግሞ የቀድሞ ፈርዖኖች የ2 አመነምሃት (1938-1905 ዓክልበ. ገ.) እና የስመንኽካሬ ኢሚረመሻው (1766-1754) ሐውልቶች ሠርቆ በስማቸው ላይ የራሱን ካርቱሽና «ለአቫሪስ ጌታ ለሴት (ጣኦቱ) ክብር» ብሎ ቀረጸና ሥፍራቸውን ወደ አቫሪስ አዛወራቸው። በተለያዩ ቅርሶች መሠረት ወንድ ልጅ «ልዑል አፐፒ»፣ ሴት ልጅ «ሄሪት»፣ እኅት «ታኒ» እንደ ነበሩት ይታወቃል። የሌላውም እኅት የ«ዚዋት» ዕቃ በእስፓንያ ተገኝቷል። በማኔቶን ልዩ ልዩ ቅጂዎች ስሞቹ ከግሪክኛ ተዛብተዋል፣ «አፖፊስ»፣ «አፎፊስ» ወይም «አፎቢስ» ይባላል፤ 61 ወይም በአውሳብዮስ ቅጂ 14 ዓመታት ይሰጡታል። በቶሪኖ ቀኖና ዝርዝር ላይ በሥፍራው ያለው ስም ባይተርፍም ዘመኑ 40 ዓመት እንደሚል ይታስባል። የራይንድ ሥነ ቁጥራዊ ፓፒሩስ የተባለው ሰነድ በአፐፒ (አውሰሬ) 33ኛው ዓመት እንደ ተቀነባበረ ይላል። በዚህም ዓመት ያሕል የጤቤስ ፈርዖን ካሞስ ፫ኛው ዓመት ሲሆን፣ ካሞስ የአፐፒን ሥራዊት አሸንፎ ጠረፉን ከአቫሪስ 100 ማይል እስካለው ድረስ እንዳሰፋው በሌላ ጽላት ተገኝቷል። ይህ ወደ አፐፒ ዘመን መጨረሻ ሆነ፣ መጨረሻውም ሂክሶስ ፈርዖን ኻሙዲ በአቫሪስ እንደ ተከተለው ይታመናል።"} {"id": "6466", "contents": "1 January 937 - 2 September 937 እ.ኤ.ኣ. = 929 ዓ.ም. 3 September 937 - 31 December 937 እ.ኤ.ኣ. = 930 ዓ.ም."} {"id": "35119", "contents": "ማሪያ ዛል (ጀርመንኛ፦ Maria Saal) የኦስትሪያ ከተማ ነው።"} {"id": "6508", "contents": "1 January 917 - 2 September 917 እ.ኤ.ኣ. = 909 ዓ.ም. 3 September 917 - 31 December 917 እ.ኤ.ኣ. = 910 ዓ.ም."} {"id": "6514", "contents": "1 January 914 - 2 September 914 እ.ኤ.ኣ. = 906 ዓ.ም. 3 September 914 - 31 December 914 እ.ኤ.ኣ. = 907 ዓ.ም."} {"id": "49561", "contents": "ሥልጣናዊነት ማለት በጭፍን ለባለ ሥልጣናት የሚገዙበት ፖለቲካዊ ሥርዓት ነው። ይህም ግለሰባዊ የኅሊና ነጻነትን የሚክድ ዓይነት የፖለቲካ ሥርዓት ነው። ከሕዝባዊ (ዴሞክራሲያዊ ሥርዓት) በተቃራኒ፣ የሥልጣናዊ ሥርዓት ፣ ኃይልን ኁሉ ለአንድ ግለሰብ ወይን ለተወሰኑ ልሂቃን ያለምንም ዋስትና በማስረከብ ይታዎቃል። አምባ ገነን፣ ፈላጭ ቆራጭ እና ፍፁም ጠቅላይ አገዛዞች የዚህ ሥር ዓት ዓይነቶች ናቸው።"} {"id": "49579", "contents": "ፈላጭ ቆራጭ የሥልጣናዊነት መንግስት ዓይነት ሲሆን፣ አንድ ግለሰብ ወይንም ትንሽ ቡድን ፍጹማዊ ኃይል፣ ያለ ኅገ-መንግስታዊ ወሰኖች የሚይዙበት ሥርዓት ነው። ፈላጭ ቆራጮች ወደ ሥልጣን አመጣጣቸው ብዙን ጊዜ በጉልበት በማስገደድ ወይንም በማጭበርበር ይሆናል። አንድ ጊዜ ያን ሥልጣን ከያዙ በኋላ በዚያ ሥልጣን ለመቆየት ማስፈራራትን፣ ሽብርን፣ የሰው ነጻነታዊ መብቶችን በማፈን ይሆናል። የመናገር፣ የማሰብ እና የማድረግን ሂደት ሙሉ በሙሉ ለመቆጣጠር ይሞክራሉ። ከህዝቡ ድጋፍ ለማግኘት ሲሉ፣ ሰፊ ፕሮፖጋንዳ የመንዛት ጸባይ ይታይባቸዋል።"} {"id": "38869", "contents": "አማያ (ወረዳ) በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው። {{አቀማመጥ |align=center አማያ (ወረዳ) በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "38881", "contents": "አዳ በርጋ በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው። {{አቀማመጥ |align=center አዳ በርጋ በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "49639", "contents": "ሐጢአትን በማወቅ ከፈፀሙ በኋላ የእግዚአብሔርን ይቅርታ ለማግኘት ያንን ሐጢዓት ዳግመኛ ላለመስራት ወስኖ ተፀፅቶ ስጋዊ ፍላጎትን በመግታት ነፍሱን ሊያድናት ነፃ ሊያደርጋት ለካህን መንገር ተገቢ ነዉ፡፡ ኑዛዜ ማለት በእምነታችን መጉደል ምክንያት ለቅፅበትም ቢሆን እግዚአብሔር እንደሚያየን ዘንግተን ስጋዊ ፍላጎት አሸንፎን በችኩልነት በጥድፊያ የፈፀምነዉን ለካህን መናገር ነዉ፡፡ ቢሆንም ልብ እና ኩላሊት የሚመረምረዉ አምላክ ፍፁም መፀፀታችንን ተመልክቶ ይቅር ይለናል፡፡ ይቀጥላል…"} {"id": "49687", "contents": "በስነ አምክንዮ ወይም ሒሳብ ፣ እሙን ማለት በጣም ግልጽ ከመሆኑ የተነሳ ሌላ ማረጋገጫ ሳይቀርብለት እውነትነቱ የታመነ አረፍተ ነገር ማለት ነው። እሙን አረፍተ ነገሮች በአምክንዮ መስተጻምር እንደ ሃረግ በመቀጣጠል ርጉጥ አረፍተ ነገሮችን ይሰጡናል ማለት ነው። ምሳሌ፡ በዘመናት ታዋቂነትን ያተረፉ የእሙን ስብስቦች ቢኖሩ፣ ከክርስቶስ ልደት በፊት በ300 ዓ.ዓ. በነበረው ዩክሊድ የተጻፉት እንህ 5 እሙኖች ናቸው። ሁለት ቁጥሮች ከሌላ አንድ ቁጥር ጋር አንድ አይነት ከሆኑ እርስ በርሳቸውም አንድ አይነቶች ናቸው። ሐ እና ለ ሁለት አንድ አይነት ቁጥሮች ቢሆኑ ፣ መ እና ሠ እንዲሁ አንድ አይነት ቢሆኑ፣ ሐ+መ እና ለ +ሠ አንድ አይነት ናቸው። ሐ እና ለ ሁለት አንድ አይነት ቁጥሮች ቢሆኑ ፣ መ እና ሠ እንዲሁ አንድ አይነት ቢሆኑ፣ ሐ-መ እና ለ-ሠ አንድ አይነት ናቸው። ሁለት ቅርጾች ፍጹም አንድ ኅዋ ን ቢሞሉ፣ እርስ በርሳቸው አንድ አይነት ቅርጽ ናቸው። አንድን ቁጥር ከ ፩ በላይ በሆነ ቁጥር ቢያካፍሉ፣ ውጤቱ ምንጊዜም ከመጀመሪያው ቁጥር ያነሰ ነው።"} {"id": "49693", "contents": "በትግራይ ክልል አድዋ ወረዳ ታሕታይ ሎጎምቲ ቀበሌ ከቀበለው በስተሰሜን በኩል ትገኛለች፤ ማርያም ፅየት የሚባል ቤተክርስትያን ያላት ነች፤ የንግስ በአሉ ጥር 21 ይከበራል፡፡ በበጋ ወቅት በፍራፍሬ የሚያፈሩባት አከባቢ ነች፡፡ ዘይትሁን፣ ብርቱኳን፣ ሎሚ፣ ሽንኩርት፣ ድንች፣ ቲማቲም፣ ቃርያ፣ በቆሎ እና ሌሎችም ይገኙበታል፡፡ የሰይሳ ወንዝ በመጠቀም በርከት ያለ የአከባቢው ገበሬዎች ኲሓ፣ማይሰጋሉ እና ኪዳነምህረት አከባቢ በሚገኙ ቦታዎች እያለሙ ይገኛሉ፡፡"} {"id": "2080", "contents": "ሰናፌ በኤርትራ ውስጥ የምትገኝ የገበያ ከተማ ናት። በኤርትራና ኢትዮጵያ ጦርነት ተጐድታለች። በዙሪያው የሚኖሩት ሳሆና ትግሬ ሕዝብ አሉ። የሰናፌ መጀመርያ ስም ሀኪር ነበረ። አካባቢው የመተ የመጠራ ታሪካዊ ቦታና እንዲሁም የደብረ ሊባኖስ ገዳም(ኤርትራ) በመያዙ ይታወቃል። ታሪካዊ ቦታ ሲባል የመጀመርያዎቹ (በ6ተኛው ክፍለ-ዘመን)ብብዛት መጥተው እያስተማሩ እስከ ሞቃድሾ የደረሱ ጻድቃናት ለመጀመርያ መጠራ እንዳረፉ ትክክለኛው ታሪክ ያረጋግጠዋል። ከዚያም ኣልፎ የበለው ከለው ቤተ መንግስት ነበር ሲሆን ከልደተ ክርስቶስ በፊት በጥሩ ሁኔታ ተገንብቶ የነበረ እስክ ኣሁን ቅርሱ ያልተደመሰሰ ግን ደግመ ታሪካዊ ቦታ ከመባል ኣልፎ ምርምር ያልተካሄደለት ቦታ ከሰናፌ 3 ኪ.ሜትር ርቆ ይገኛል። ብኣጠቃላይ ሰናፌና ዙርያዋ የታሪክና የጥንታዊ ኣድባራት መሆኑ በእርግጠኝነት መነገር ይቻላል።"} {"id": "45439", "contents": "ፖቶማክ ወንዝ በምስራቅ ሰሜን አሜሪካ የሚገኝ ወንዝ ነው። ይህ ወንዝ የዋሽንግተን ዲሲ፣ ቨርጂኒያ፣ ዌስት ቨርጂኒያ እና ሜሪላንድ ክፍለ ሃገሮችን ድንብር በከፊል ይወስናል። ፖቶማክ ከሁለት ክፍሎች ፈልቆ በመፍሰስ ዌስት ቨርጂኒያ ውስጥ ከተገናኘ በኋላ 665 ኪሎ ሜትር ተጉዞ ቼሰፒክ ቤይ እተባለ ቦታ ሰምጦ ይቀራል። በወንዙ ዙሪያ ወደ ፭ ሚሊዮን የሚጠጋ ሰው ኑሮውን መስርቶ ይገኛል። የቀድሞ ስሙ «ፓቶሞወክ ወንዝ» ነበረ።"} {"id": "45529", "contents": "የግብጽኛ ሃይሮግሊፍ ጽሕፈት በ3110 ዓክልበ. አካባቢ በተለማ ጊዘ፣ አንዳንድ ስዕል እንደ ፊደል ወይም አልፋበት ያህል የተናባቢ ድምጽ ምልክት ለመሆን ይጠቀም ጀመር። ከነዚህም አንዳንድ ምልክት በቅድመ-ሴማዊ ጽሕፈት ደግሞ በሌላ ተናባቢ ድምጽ ተጠራ። ሌሎችም የመርዌ ጽሕፈት ምልክቶች መነሻ ሆኑ።"} {"id": "38935", "contents": "ጅማ ጊዳሚ በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው። {{አቀማመጥ |align=center ጅማ ጊዳሚ በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "49771", "contents": "፩ ቱትሞስ ዓኸፐርካሬ (ግብጽኛ፦ /ጀሁቲመስ/) በጥንታዊ ግብጽ የግብጽ አዲስ መንግሥትና የ18ኛው ሥርወ መንግሥት ፈርዖን ሲሆን ምናልባት 1513-1501 ዓክልበ. የገዛ ነበረ። ቱትሞስ የቀዳሚው የ1 አመንሆተፕ አልጋ ወራሽ ተደርጎ ነበር፣ ዝምድናው ግን በእርግጡ አይታወቅም። የቱትሞስ እናት ስም ሰንሰነብ እንደ ነበር ይታወቃል። በቀዳሚው በአመንሆተፕ ዘመን ፱ኛው አመት የሥነ ፈለክ ሊቃውንት የውሻ ኮከብ (ሲሪዩስ) የተነሣበት ቀን ስለ ዘገቡ፣ የቱትሞስ ዘመን በ1513 ዓክልበ. ያህል እንደ ጀመረ ሊታወቅ ይቻላል። የጦር አለቆቹ አሕሞስ ወልደ አባና እና አሕሞስ ፐን-ነኽበት ሁለቱ በመቃብር ጽሑፎቻቸው ውስጥ በኩሽ መንግሥትና በ «ናሓሪን» (ምሥራቅ ሶርያ) ላይ በዓኸፐርካሬ ዘመን እንደ ዘመቱ ዘግበዋል። በናሓሪን አገር ግብጻውያን ሠረገሎች፣ ፈረሶችና ባርዮችን ማረኩ። የመርከብ ኃይል አለቃ አሕሞስ ወልደ አባና እንደ ገለጸው፣ ፈርዖኑ መጀመርያ በረጨኑ (ምዕራቡ ሶርያ) ደርሶ ከዚያ በናሓሪን ዘመተ። ወደ ደቡብ በከነዓን/እስራኤል የሚቃወሙት ሕዝብ ባይጠቀሱም፣ ግብጻውያን በመርከብ በሶርያ እንደ ደረሱ ይቻላል። በኋላም የ3 ቱትሞስ ጽላት እንዳለ፣ በኤፍራጥስ ወንዝ ላይ በ1 ቱትሞስ ድሮ ጽላት አጠገብ ሌላ ጽላት አቆመ። «ናሓሪን» ማለት ከኤፍራጥስ ማዶ ወይም አራም-ናሓራይን ሲሆን ከትንሽ በኋላ ይህ የአዲሱ ሚታኒ መንግሥት መጠሪያ ሆነ፤ ኗሪዎቹም ያንጊዜ ሑራውያን ተባሉ። እንዲሁም የውሃ ሰዓት ፈልሳፊውና የከዋክብት መርማሪው አመነምኸት በጻፈው መግለጫ የ«መተኒ» (ሚታኒ) ዘመቻ ሲጠቅስ፣ ማለቱ ይኸኛው የ1 ቱትሞስ እንደ ነበር ይታመናል። የሶርያ ዘመቻ በ፪ኛው ዓመት (1512 ዓክልበ. ገደማ)፣ የኩሽ ዘመቻ በ፩ኛውና ፫ኛው ዓመቶቹ (1513 እና 1511 ዓክልበ.) እንደ ተከሠቱ ይታመናል። በኩሽ ኖቢያ ጠረፉን ከ፪ኛው የአባይ ሙላት (ቡሄን አምባ) ወደ ደቡብ ከ፬ አባይ ሙላት ደቡብ እስካለው ድረስ አስፋፋው። የዘመኑም ፰ኛውና ፱ኛው ዓመቶች የሚጠቀሱ ቅርሶች ስለ ተገኙ፣ የማኔቶን መረጃ 12 ዓመት 9 ወር እንደ ቆየ ሆኖ ይህ እንደ ትክክል ያህል ተቀብሏል። ተከታዩ 2 ቱትሞስ ልጁ በንግሥቱ ሙትኖፍረት ነበር። በሌላ ንግሥቱ ንግሥት አሕሞስ ደግሞ ሴት ልጁን ሃትሸፕሱት ወለደ፤ እርሷም የ2 ቱትሞስ ንግሥትና ወደፊትም በራሷ መብት የግብጽ ንግሥት ሆነች።"} {"id": "45625", "contents": ""} {"id": "45643", "contents": "ሌዊ (ዕብራይስጥ፦ לֵּוִי‎ /ለዊ/)"} {"id": "49933", "contents": "አዛኒያ (ግሪክኛ፦ Ἀζανία) በታሪካዊ ምንጮች ውስጥ በምሥራቅ-ደቡባዊ አፍሪካ የተገኘ አገር ነበር። በሮሜ መንግሥት ዘመንና ምናልባት ከዚያም በፊት፣ ከሶማሊያና ኬንያ ጀምሮ እስከ ታንዛኒያ ድረስ ያለው የሕንድ ውቅያኖስ ዳርቻ አገር ሁሉ «አዛኒያ» ተብሎ ነበር። የባንቱ ፍልሰት እዚያ ከደረሰ በፊት በተለይ የኩሻዊ ቋንቋ ተናጋሪዎች ይገኙበት ነበር። «የቀይ ባሕር ጉዞ መዝገብ» በ50 ዓም ግድም በግሪክ ተጽፎ ስለ አዛኒያ ይገልጻል። ከአፍሪቃ ቀንድ እስከ ራፕታ ወደብ ድረስ (በአሁን ታንዛኒያ) ይዘርጋል፤ ይህም ራፕታ የአዛኒያ ደቡባዊ ጫፍና መርካቶ ይባላል። የዝሆን ጥርስና የኤሊ ቅርፊት በራፕታ ወደብ በንግድ እንደ ተገኙ ይላል። በዚህም ጽሑፍ ዘንድ የአዛኒያ ባህር ዳር እስከ አሁኑ ሞዛምቢክ ድረስ ለሒምያር (የመን) ንጉሥ ካሪብ ኢል ተገዥ ነበር። ትልቁ ፕሊኒ እንደ ጻፈ፣ «የአዛኒያ ባሕር» (N.H. 6.34) ከአዱሊስ መርካቶ (በአሁኑ ኤርትራ) ጀምሮ፤ ከዚያም የአፍሪካ ቀንድን ዞሮ ወደ ደቡብ ይገኝ ነበር። ከፕሊኒ በኋላ ክላውዲዎስ ቶለሚ (150 ዓም ግድም) እና ኮስማስ ኢንዲኮፕሌውስቴስ (550 ዓም) ደግሞ ጠቅሰውታል።.ኮስማስ እንዳለ በዘመኑ ለአክሱም መንግሥት ተገዥ ነበር፤ ጥጃ በወርቅ እዚያ ይገዛል ይላል። በ250 ዓም አካባቢ በተጻፉ ቻይንኛ ሰነዶች አቅራቢያው /ዜሳን/ (澤散) ተባለ። የባንቱ ፍልሰቶች ከ950 ዓም ያህል ደረሱ። ከዚህ በኋላ የባሕር ዳር አገር በአረቦች «ዘንጅ» ይባል ነበር፤ ይህም ስያሜ አሁን በዛንዚባርና በ«ታንዛኒያ» መጠሪያዎች ይታያል። ከዚህ በላይ ባለፈው ክፍለ ዘመን አንዳንድ ወገኖች በደቡብ ሱዳን፣ ደቡብ አፍሪካና ሶማሊያ «አዛኒያ» የሚለውን ስም ወድደውት ለራሳቸው በድረውታል። አጊሲውምባ ፑንት ^ Collins & Pisarevsky (2004)."} {"id": "49963", "contents": ""} {"id": "46075", "contents": "ዘ ፒንክ ፓንተር (እንግሊዝኛ: The Pink Panther «ሮዙ ግሥላ») የልብ ወለድ ግሥላ ነው። በካርቱን ፊልሞች ከ1964 እ.ኤ.አ. ጀምሮ ታይቷል። እንዲሁም ዝነኛ አስቂኝ ስለላ «ዘ ፒንክ ፓንሰር» ፊልሞች ከ1963 እ.ኤ.አ. ጀመሮ ታይተዋል። በፊልሞቹ ልብ ወለድ ታሪክ፣ «ዘ ፒንክ ፓንተር» የከበረ አልማዝ ነው፤ ፈረንሳዊው ወንጀል መርማሪ «ክሉዘው» የሰረቁትን ሌቦች በአስቂኝ መንገድ ይፈልጋቸዋል። ካርቱኑ ግስላ ከሙዚቃው ጋር በፊልሙ መጀመርያ አርዕስት ክፍል ይታይ ነበር። The Pink Panther - 1963 A Shot in the Dark - 1964 Inspector Clouseau - 1968 The Return of the Pink Panther - 1975 The Pink Panther Strikes Again - 1976 Revenge of the Pink Panther - 1978 Trail of the Pink Panther - 1982 Curse of the Pink Panther - 1983 Son of the Pink Panther - 1993 The Pink Panther - 2006 The Pink Panther 2 - 2009 The Pink Panther cartoons (1964-1980) The Pink Panther Show (1969-1980) Pink Panther and Sons (1984-1986) The Pink Panther (1993-1996) Pink Panther and Pals (2010) The Pink Panther in: A Pink Christmas (1978) The Pink Panther in: Olym-Pinks (1980) The Pink Panther in: Pink at First Sight (1981) A Very Pink Christmas (2011)‎"} {"id": "50005", "contents": "የአወቃቀር ምህንድስና የህንጻዎችን፣ የድልድዮችን፣ የማማዎችን፣ የመንገድ ማቋረጫ ድልድዮችን፣ የዋሻዎችን፣ በባህርና ላይ የሚገነቡ ለነዳጅ ወይም ለዘይት ማውጫ የሚያገለግሉ ሰው ሰራሽ መሬቶችን እና ማማዎችንና እንዲሁም እነኚህን የመሳሰሉ የግንባታ አካላትን በተመለከተ የአወቃቀር ንድፍና (structural design) የአወቃቀር ትንታኔ (structural analysis) ላይ የሚያተኩር የሲቪል ምህንድስና ዘርፍ ነው። የአወቃቀር ትንታኔ (structural analysis) ጉልበቶች በግንባታ አካላት ላይ የሚያሳድሩትን ተጽእኖ መመዘን ላይ ትኩረት ያደርጋል። የአወቃቀር ምህንድስና በግንባታ አካላት ላይ የሚያርፉ ጉልበቶችን ለምሳሌ የራሱ የግንባታ አካሉ ክብደት፣ በግንባታ አካሉ ላይ የሚያርፉ ሌሎች ቋሚና ተቀሳቃሽ ክብደቶች፣ የንፋስ ግፊት ፣ የሙቀት ለውጥ፣ የውሃ ግፊት፣ የመሬት ጫና፣ የመሬት ርእደት፣ በረዶ እና የመሳሰሉትን የመለየትና፣ በእነኝህ ጉልበቶች አማካኝነት በግንባታ አካላቱ ውስጥ የሚከሰቱ ውስጣዊ ጫናዎችንና ጉልበቶችን (internal stresses and forces) የማስላትና የግንባታ አካላቱ እነኝህን ጉልበቶች ተቋቁመው አገልግሎት እንዲሰጡ መጠናቸውንና የሚሰሩበትን ቁስ መንደፍ ላይ ያተኩራል። የአወቃቀር ምህንድስና ባለሙያው የግንባታ አካላቱ ተጠቃሚዎችን ደህንነትን በሚጠብቅ መልኩ (llimit state of carrying capacity) እንዲሁም ግንባታ አካላቱ ከተሰሩበት አላማ አንጻር የሚጠበቅባቸውን አገልግሎት እንዲሰጡ አድርጎ (limit state of serviceablity) መንደፍ ይጠበቅበታል። እንደ ንፋስ እና የመሬት ርእደት አይነት ጉልበቶች በቀላሉ ለመተንበይ አስቸጋሪ በመሆናቸው በአወቃቀር ምህንድስና ስር እንደ ንፋስ ምህንድስና እና የመሬት ርእደት ምህንድስናን የመሳሰሉ ንኡስ ዘርፎች እንዲፈጠሩ ምክንያት ሆኖዋል። በአወቃቀር ምህንድስና ውስጥ የንድፍና የትንታኔ ስራ የግንባታ አካሉ ቋሚ ጉልበቶችን ፣ተለዋዋጭ ጉልበቶችን (እንደ ንፋስና የመሬት ርእደት ያሉ) ወይም ጊዜያዊ ጉልበቶችን (ለምሳሌ በግንባታ ጊዜ ጥቅም ላይ የሚውሉ የግንባታ ማሽኖች ክብደት፣ በግንባታ አካሉ ላይ በተንቀሳቃሽ ነገሮች አማካኝነት ሊከሰቱ የሚችሉ ግጭቶች እና የመሳሰሉት) ለመሸከም የሚያስፈልገውን ጥንካሬና ጠጣርነት መወሰን እንዲሁም የግንባታ አካሉ ሚዛኑን ጠብቆ መቆም መቻሉን ማረጋገጥ ያካትታል። ከዚህም በተጨማሪ የንድፍና ትንታኔ ስራ የግንባታውን ዋጋ መተመን፣ የግንባታውን ተግባራዊነት ማረጋገጥ፣ ግንባታው ውበት የተላበሰ መሆኑን ማረጋገጥ እንዲሁም የሃብት አጠቃቀምና የተፈጥሮ ሚዛንን በጠበቀ መልኩ ግንባታው እንዲከናውን ማስቻልን ያካትታል።"} {"id": "50035", "contents": "መደመር ሁለት ተደማሪ ቁጥሮችን በማዋሃድ አንድ ድምር ውጤትን ያገኛል። ከሁለት በላይ ቁጥሮችን መደመር ሁለት ሁለት ቁጥሮችን እየደጋገሙ ከመደመር ጋር አንድ ነው።"} {"id": "46171", "contents": "ዕፅዋት ከሕያዋን ነገሮች አምስቱ ዋና ዘርፎች አንዱ ናቸው። ምግበለፊ ውኑክለስ ናቸው፣ ይህም ማለት የራሳቸውን ምግብ ይሰራሉ እና ውስብስብ ወይም ባለኑክለስ ህዋስ (ሴሎች) ያላቸው ናቸው። አብዛኞቹ ዕፅዋት ከስፍራ ወደ ስፍራ መዛወር እንደ እንስሶች አይችሉም። ሲበቅሉ ግን እጅግ ቀስ ብለው ይዞራሉ። በዕፅዋት ዘርፍ ውስጥ ታዋቂ አይነቶች ዛፍ፣ ዕፅ፣ ቊጥቋጥ፣ ሣር፣ ሐረግ፣ ፈርን፣ ሽበትና አረንጓዴ ዋቅላሚ ይገኛሉ። በዕፅዋት ጥናት ዘንድ፣ አሁን 350,000 ያሕል የዕፅዋት ዝርያዎች ይኖራሉ። ፈንገስ እና አረንጓዴ ያልሆነ ዋቅላሚ ግን እንደ ዕፅዋት አይቆጠሩም። አብዛኛዎቹ ዕፅዋት በመሬት ውስጥ ይበቅላሉ፣ አገዳቸው ከላይና ሥራቸው በታች አላቸው። አንዳንድ በውኃ ላይ ሰፋፊዎች ናቸው። ውኃና ምግብ የሚያገኙ በሥሮቻቸው በኩል ነው፤ ከዚያ በአገዳ ወጥተው እስከ ቅጠሎች ድረስ ሲጓዙ ነው። በቅጠሎች ውስጥ በሚገኙት ትንንሽ ቀዳዳዎች ውኃ በፀሐይ ዋዕይ በመትነን፣ ውኃው በአገዳው መንገድ ምግብን ከታቹ ወደ ላይ ይስባል። ይህም ስበተ ቅጠላበት ይባላል። ዕፅዋት ምግብን እንዲሠሩ፣ የሚያስፈልጉዋቸው የፀሐይ ብርሃን፣ ካርቦን ክልቶኦክሳይድ፣ የመሬት ማዕድንና ውኃ ነው። አረንጓዴው ሃመልሚል (ክሎሮፊል) የፀሐይቱን አቅም ይወስዳል። እንደ እንሥሣት፣ ዕፅዋትም የእንስትና የተባእት የዘር ህዋስ (gamete) ያመነጫሉ። በተጨማሪ፣ ብዙ የዕፅዋት አይነቶች ወሲባዊ በማይሆን ዘዴ መስፋፋትና መባዛት ይችላሉ። ይህ እፃዊ ተዋልዶ ይባላል። በሥነ ሕይወት ጥናት ዘንድ፣ ዕፅዋት አንድ የሕይወት ስፍን ሲሆን የሚከተሉ ክፍለስፍኖች ብውስጡ ይመደባሉ፦ ^ Mauseth, James D. (2012)."} {"id": "3154", "contents": "1831 አመተ ምኅረት ነሐሴ 18 ቀን - እንግሊዝ ሆንግኮንግን ማረከ። ነሐሴ 21 ቀን - አሚስታድ የተባለ በአፍሪቃውያን የተማረከው መርከብ ወደ ኒው ዮርክ ደረሰ። ጳጉሜ 5 ቀን - ጆን ኸርሸል መጀመርያ ፎቶ አነሳ። እንግሊዞች በዌሊንግተን ኒው ዚላንድ ሠፈሩ።"} {"id": "3268", "contents": "ሶማልኛ ኩሺቲክ ተብሎ በሚታወቀው የቋንቋ መደብ የአፍሮ-እስያ ቤተሰብ የሚካለል ቋንቋ ነው። በአፍሪካ ቀንድ በሚገኙ አገሮች፥ በኢትዮጵያ፥ ጅቡቲ፥ ሶማሌና ኬንያ፥ በብዙ ሚሊዮን የሚቆጠሩ ተናጋሪዎች አሉት። በ1964፥ በዚአድ ባሬ መንግስት አነሳሽነት፥ ለመጀመሪያ ጊዜ በላቲን ፊደል መጻፍ ጀመረ። ለተጨማሪ ቃላት፣ ሶማልኛ_ሷዴሽ በዊኪ-መዝገበ-ቃላት ይዩ። የሶማልኛ ውክፔዲያ አለ!"} {"id": "3274", "contents": "1806 አመተ ምኅረት መስከረም 1 - የአሜሪካ መርከቦች በኤሪ ሐይቅ በእንግሊዝ አሸነፉ። ነሐሴ 19 - የእንግሊዝ ጭፍሮች ዋሺንግቶን ዲሲ ገብተው ዋይት ሃውስን አቃጠሉ።"} {"id": "46249", "contents": "ማንጋ ከጃፓን የመጣ እና የተሰራ ካርቱን ኮሚክ ወይም መጽሐፍ አይነት ነው።"} {"id": "46273", "contents": "ሙረሰኪ ሺኪቡ (973 እ.ኤ.አ. - 1031 እ.ኤ.አ.) የጃፓን ባለቅኔ ጸሓፊና ናቸው። ሙረሰኪ ሺኪቡ ጃፓን ዋና ከተማ ኪዮቶ ውስጥ እ.ኤ.አ 973 ተወለደ። ጌንዢ ታሪክ በተሰኘው ስራዋ ትታወቃለች። ^ ሙረሰኪ ሺኪቡ"} {"id": "46315", "contents": "ቴሌግራፍ የመልእክት ግኑኝነት - የፅሁፍ ህትመት ማተሚያ መሳሪያ ቀደም ብሎ ዋና የመገናኛ መንገድ ነበር፤ ቀጥሎም ቴሌግራፍ ( telegraph ) ፈጣን ግኑኝነትን ከሩቅ ስፍራ ድረስ አስቻለ፤ የራዲዮ ስርጭት መጀመርም የቴሌግራፍን ዝና ቀነሰው እናም ሽቦ አልባ ቴሌግራፍ ብሎም ስልክ የቀጥታ እንድ ለአንድ ግኑኝነት መቻል ደረጃ ሲደረስ ፤መገናኛ ብዝኋን በቴሌቪዥን መስኮት ዋናው የግኑኝነት መንገድ ሆነ፡፡ በኢንተርኔት ዘመን ቴሌግረፊክ ወይንም የመልእክት ግኑኝነት በሽቦ መስመር ላይ በዘዴው እና በአጠቃቀሙ ጎልብቶ እና ቀሎ እነ ጋዜጣ፤ ራዲዮ፤ ቴሌቪዥን ፤ ስልክንም ጨምሮ በመጠቅለል ላይ ይገኛል። ቴልግራፊ(ከግሪክ «ቴሌ» ማለት ከርቀት፤ «ገራፋይን» ማለት መፃፍ) ሲሆን የረዥም ርቀት የፅሁፍ ወይንም የምልክት መልእክቶች ማስተላለፍን የሚወክል ሲሆን ይህም መልእክቱን የሚሸከም ወይንም የሚያደርስ አካልን አያካትትም፡፡ የኤኬክትሪክ ቴሌግራፍ፤ የኤሌክትሪክ ቴሌግራፍ የኤሌክትሪክ ሲግናልን በተዘጋጀ የሽቦ መስመር ወይንም በራዲዮ ሞገድ መልክ መላክን ይገልፃል፤ ይህም አዲስ የተገኘውን የኤሌክትሪሲቲ ከስተት ማለትም ኃይሉን ማምረት፤ መቆጣጠር ሲቻል አብረው ያሉትንም እንደ፡ የኬሚካል ለውጦች፤ ብልጫታዎቹን፤ የማይለዋወጡ ቻረጆች የስበት ሀይል፤ የኤሌክትሪክ ንዝረት እና የማግኔቲዝም ጠባዩ ላይ ምርምር እና ክትትል ሲቀጥል ነው፡፡https://encrypted-tbn3.gstatic.com/images?q=tbn:ANd9GcQtUx3iBGn6_ozQy3I_108cikKSH33dFCnefKinvtsnuLpIoYNbQw በጀርመኖቹ ፊዚሺያኖች የኤሌክትሮኬሚካል ቴሌግራፍ ዘዴ የሚጠቀመው በአንድ ወገን ብዙ ሽቦዎች እያንዳንዳቸው ልዩ የሆነ ስም ወይንም ፊደል የሚወክሉ አንድበአንድ በኤሌክትሪክ ቻረጅ ሲደረጉ በሌላኛው በኩል እነዚህ ሽቦዎች ጫፋቸው የኬሚካል እቃ ውስጥ ተነክረው ቻርጅ በተደረገው ሽቦ መስመር ያለው ኬሚካል በሚፈጥረው እንፋሎት መሰል ምልክት ወይንም በብል ትርጉም መስጠትን ይመስላል ዴቪስ ሪሌይ (Davy's relay) በማበል የሚታወቀውም ትንሽ ከረንት ፍሰት ትልቅ የኤሌክትሮማግኔት እንቅስቃሴን በማስነሰቱ ይህም የኤሌክትሪክ ሲገናል ማስተላለፍ ወይንም ቴሌግራፍ፤የኤሌክትሮማግኔትም መታወቅ እናም ጥቅል ሽቦዎችን በማብዛት ኢነሱሌትድ በሆነ ብረት ዙሪያ የመፈጠረውን የማገኔቲክ ኃይል ከፍ በማድረግ ሳይንቲስቱ ሃንስ ክ."} {"id": "46351", "contents": "አባ ዶዮ ዋሚገሮ የኦሮሞ ባላባት፣ የኢትዮጵያ መጀመርያ ፓርላማ አባል፣እና አርበኛ ነበሩ። በጣልያን ፋሺስቶች ወረራ ጊዜ የኢትዮጵያ ሕዝብን በየዘሩ ለማከፋፈል ሲሞክሩ፣ አባ ዶዮ ጤፍን ነጭ ከጥቁሩ እንዲለዩ ጠየቋቸው። ይህንን ባለመቻላቸው ታዲያ እኛ ሁሉ ከአማራ፣ ኦሮሞና ብዙ ሕዝቦች የተቀላቀለን ሆነን እኛን ማስለየት ከዚህ በላይ የማይቻል ነው ብለው መለሱዋቸው። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "46369", "contents": "ሱፐርማን (እንግሊዝኛ: Superman) የዲሲ ኮሚክስ ሱፐር-ሄሮ ነው፣ እና ምናልባት አንደኛው ሱፐር-ሄሮ ነው። ከ \"ክሪፕቶን\" ምድር ነው። ሱፐርማን"} {"id": "46387", "contents": "ስሎቫክኛ (slovenčina /ስሎቨንቺና/) በስሎቫኪያ ውስጥ የሚነገር የስላቪክ ቋንቋዎች ቤተሠብ ቋንቋ ነው። እንደ ቸክኛ ይመስላል። የስሎቫክኛ ውክፔዲያ አለ! (ይህ ቋንቋ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "46399", "contents": "ሰን ወንዝ (Seine) በስሜን ፈረንሳይ የሚፈስስ ወንዝ ነው።"} {"id": "46489", "contents": "ታሚልኛ (தமிழ் /ታሚል/) በደቡብ ሕንድና በስሪ ላንካ የሚናገር ቋንቋ ነው። የድራቪዲያን ቋንቋዎች ቤተሠብ አባል ነው። 70 ሚሊዮን ተናጋሪዎች ሲኖረው ከሕንድ አገር 23 ይፋዊ ቋንቋዎች አንዱ ነው። እንዲሁም በስሪ ላንካና በሲንጋፖር ይፋዊ ኹኔታ አለው። wikt:Wiktionary:ድራቪዳውያን_ልሳናት_ሷዴሽ የታሚልኛ ውክፔዲያ አለ! (ይህ ቋንቋ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "46507", "contents": "ዮኮሃማ (በጃፓንኛ: 横浜) የጃፓን ከተማ ነው።"} {"id": "7276", "contents": "1 January 540 - 30 August 540 እ.ኤ.ኣ. = 532 ዓ.ም. 31 August 540 - 31 December 540 እ.ኤ.ኣ. = 533 ዓ.ም."} {"id": "7300", "contents": "1 January 528 - 30 August 528 እ.ኤ.ኣ. = 520 ዓ.ም. 31 August 528 - 31 December 528 እ.ኤ.ኣ. = 521 ዓ.ም."} {"id": "7306", "contents": "1 January 525 - 30 August 525 እ.ኤ.ኣ. = 517 ዓ.ም. 31 August 525 - 31 December 525 እ.ኤ.ኣ. = 518 ዓ.ም."} {"id": "7318", "contents": "1 January 519 - 31 August 519 እ.ኤ.ኣ. = 511 ዓ.ም. 1 September 519 - 31 December 519 እ.ኤ.ኣ. = 512 ዓ.ም."} {"id": "46585", "contents": "ሂማላያ ተራሮች ደቡብ እስያን የሚለይ ከዓለም ሁሉ ታላላቅ የተራሮች ሰንሰለት ነው።"} {"id": "7336", "contents": "1 January 510 - 30 August 510 እ.ኤ.ኣ. = 502 ዓ.ም. 31 August 510 - 31 December 510 እ.ኤ.ኣ. = 503 ዓ.ም."} {"id": "46789", "contents": "አጋጣሚ ዕውነት ማለት ውሸት ሊሆን ይችል የነበር፣ ነገር ግን ዕውነት የሆነ ረቂቅ ማለት ነው። በሌላ አነጋገር፣ አሁን ካለው ዓለም ሌላ፣ ሌሎች ዓለማት ቢፈጠሩ ኑሮ ፣ በነዚህ አለሞች ዕውነት ሊሆን፣ ወይም ደግሞ ውሸት ሊሆን ይችል የነበር ረቂቅ ማለት ነው። ለምሳሌ፦ በፀሐይ ዙሪያ ፱ ፈለኮች አሉ። ይሄ ዕውነት ቢሆንም፣ ነገር ግን ውሸት ሊሆን ይችል የነበር ረቂቅ ነው። ለምሳሌ ከአሁን አለም ሌላ ቢፈጠር፣ በዚያ አለም ፳ ፈለኮች በፀሐይ ዙርያ ቢኖሩ ኖሮ ይችሉ ነበር። ለምሳሌ፦ የደም ቀለም ቀይ ነው። የደም ቀለም ሰማያዊ ቢሆን ኖሮ ይችል ነበር። የሳይንስ ዕውቀት መሰረቶች አጋጣሚ ዕውነታዎች ናቸው። በዚህ ምክንያት ሥነ አምክንዮን በመጠቀም ብቻ የአንድ ሳይንሳዊ ዕውቀትን ዕውነታ ማረጋገጥ አይቻልም፣ ምክንያቱም የማንኛውም አጋጣሚ ዕውነት ተቃራኒ ዕውነት ሊሆን ይችል ስለነበር። ስለሆነም የሳይንስ አረፍተነገሮች ከተጨባጩ አለም አንጻር መፈተን ይገባቸዋል። ከአለም ጋር አብረው እሚሄዱ የሳይንስ ዕውቀቶች፣ ቀስ ብለው ኅልዮት በኋላም የተፈጥሮ ኅግጋት ለመባል ይበቃሉ። ደግሞ ይዩ፦ አስገዳጅ ዕውነት"} {"id": "7360", "contents": "1 January 498 - 29 August 498 እ.ኤ.ኣ. = 490 ዓ.ም. 30 August 498 - 31 December 498 እ.ኤ.ኣ. = 491 ዓ.ም."} {"id": "7366", "contents": "1 January 495 - 30 August 495 እ.ኤ.ኣ. = 487 ዓ.ም. 31 August 495 - 31 December 495 እ.ኤ.ኣ. = 488 ዓ.ም."} {"id": "7372", "contents": "1 January 492 - 29 August 492 እ.ኤ.ኣ. = 484 ዓ.ም. 30 August 492 - 31 December 492 እ.ኤ.ኣ. = 485 ዓ.ም."} {"id": "46837", "contents": "የተቃርኖ አራት ማዕዘን በአራቱ የተቃራኒ አይነቶች መካከል ያለውን ዝምድና እና ልዩነት የሚያሳይ የሥነ አመክንዮ ዘዴ ነው። ሁሉም ተቃርኖዎች አንድ አይነት አይደሉም። ለምሳሌ፦ ረቂቅ ፩) ሁሉም ሰው ኬኒያዊ ነው። ረቂቅ ፪) ምንም ሰው ኬኒያዊ ነው። ረቂቅ ፫) አንድ አንድ ሰዎች ኬኒያዊ አይደሉም። ረቂቅ ፬) አንድ አንድ ሰዎች ኬኒያዊ ናቸው። ረቂቅ ፩ን የሚመስሉ ዓይነት ዓረፍተ ነገሮች ሁለንተናዊ አዎታ ይባላሉ፤ ረቂቅ ፪ ሁለንተናዊ አሉታ ይባላል፣ ረቂቅ ፫ ልዩ አሉታ ሲባል፣ ረቂቅ ፬ ልዩ አዎንታ ይባላል። በረቂቅ ፩ እና ረቂቅ ፪ መካከል ያለው ተቃርኖ የተጻራሪ ዓይነት ይባላል። በ፩ እና ፫ መካከል ያለው ተቃርኖ የመጣረስ ዓይነት ሲሆን በ፩ እና ፬ መካከል ያለው ግንኙነት ደግሞ ንዑስ ተከታይ ሊባል ይቻላል። በ፫ እና ፬ መካከል ያለው ግንኙነት ንዑስ ተጻርኖ ይባላል። ቁጥር ፪ እና ቁጥር ፬ የመጣረስ ግንኙነት አላቸው። ሁለት ተጻራሪ ረቂቆች በአንድ ጊዜ ውሸት ሊሆኑ ይችላሉ፣ ግን በአንድ ጊዜ እውነት ሊሆኑ ከቶ አይችሉም። ሁለት የተጣረሱ ረቂቆች አንድ ላይ ውሸት ሊሆኑ አይችሉም፣ እንዲሁ አንድ ላይ እውነት ሊሆኑ ፍጹም አይችሉም። ሁለት ንዑስ ተጻርኖዎች አንድ ላይ እውነት ሊሆኑ ይችላሉ፣ ነገር ግን በአንድ ላይ ውሸት ሊሆኑ አይችሉም። ሁለት ንዑስ ተከታዮች አንድ ላይ እውነት ሊሆኑ ይችላሉ፣ እንዲሁ አንድ ላይ ውሸት ሊሆኑ ይችላሉ።"} {"id": "46867", "contents": "ሥርዐት አንዱ የሌላ ጥገኛ የኾኑ ነገሮች ተሰብስበው የሚፈጥሩት ዎጥ ወይንም ምሉዕ ነገር ማለት ነው። አንድ ሥርዐት የቁስ አካላት ወይንም የሐሳብ/ሐሳቦች ወይንም የኹለቱም ስብስብ ሊኾን ይችላል። ለምሳሌ አንድ ሰው በውስጡ ብዙ ሥርዐትን ይይዛል። ልብ፣ ሳምባ፣ እና የደም ቧምቧዎች ተደጋግፈው የአንድን ሰው የደም ሥርዐት ይፈጥራሉ። ጥርስ፣ ምላስ፣ ጨጓራ ...ወዘተ...እነዚህ ተደጋግፈው የምግብ ሥርዐትን ይፈጥራሉ። እያንዳንዱ ሥር ዐት በተራው አነሥተኛ ሥርዐቶችን ይይዛል። ልብ ከተለያዩ የደም ቧምቧዎች፣ ከስብ፣ ከጡንቻና ከኤሌክትሪክ የተሰራች ሥርዐት ናት። ከዚህ በታችም ቢዎረድ የበለጡ አነስተኛ ሥርዐቶች ይገኛሉ። ወደ ላይ ሲዎጣ፣ አንድ ሰው በራሱ የብዙ ሥርዐቶች ስብስብ የኾነ ሥርዐት ነው። ኹለትና ሦስት ሰዎች አንድ ላይ ሁነው የቤተሰብ ሥርዐት የፈጥራሉ። እንደዚህ እያለ ይኼድና እስከ ሀገርና ከዚያ በላይ የኾነ ሥር ዐት ይገኛል።."} {"id": "7408", "contents": "1 January 474 - 29 August 474 እ.ኤ.ኣ. = 466 ዓ.ም. 30 August 474 - 31 December 474 እ.ኤ.ኣ. = 467 ዓ.ም."} {"id": "3586", "contents": "ዶ/ር ብርሃኑ ነጋ 1958 እ.ኤ.አ. በደብረ ዘይት ከተማ ተወለዱ። እድሜያቸውም 17 ዓመት እንደሞላ በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የከፍተኛ ትምህርት መከታተል ጀመሩ። በመጀመሪያ ዓመት የዩኒቨርስቲ ቆይታቸው በወቅቱ ከነበሩ ተማሪዎች ጋር በመሆን ዲሞክራሲና የስብኣዊ መብት ይከበር ሲሉ፡ ይታገሉ ከነበሩ ወጣት የአብዮቱ የበኩር ልጆች ጋር ትግላቸውን ጀመሩ። የኢህአፓ ታጋይ ሆነው ሜዳ ገቡ። ኢህአፓ አስቸጋሪ ሁኔታ ሲገጥመው በጀብሃ እርዳታ ወደ አሜሪካ ሄደው ትምህርታቸውን ቀጠሉ። በ1983 ኢህአደግ ኢትዮጵያን ሲቆጣጠር ከኢህአደግ ጋር ለመስራት የገቡ ሰው ነበሩ። ዶ/ር ብርሃኑ በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ኢኮኖሚክስ ትምህርት ክፍል አስተማሪ ነበሩ። እስከ ሐምሌ 1999 ድረስ በቃሊቲ እስር ቤት ታስረው ነበር። ከሐምሌ 13 ቀን 1999 ዓ.ም. ጀምሮ መንግሥት ባደረገው ይቅርታ መሠረት ከእስር ተለቀዋል። ከተፈቱ በኋላ ወደ አሜሪካ ሄደዋል። የአሁኑ የኢትዮጵያ ትምህርት ሚኒስትር ከጥቅምት 2021 ጀምሮ። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "3598", "contents": "ናሶ (Nassau) የባህማስ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 222,200 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 25°05′ ሰሜን ኬክሮስ እና 77°20′ ምዕራብ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል። ናሶ ቀድሞ «ቻርልስ ታውን» (Charles Town) ተባለ፤ ስፓንያውያን ግን በ 1674 ዓ.ም. ፈጽመው አቃጠሉት። በ1687 ዓ.ም. ሁለተኛ ሲገነባ የኦራንጅ-ናሶ መስፍን የነበረውን ንጉስ 3ኛ ዊሊያም በማክበር 'ናሶ' ተባለ።"} {"id": "3610", "contents": "ባንዳር ሰሪ ቤጋዋን (Bandar Seri Begawan፣ بندر سري بڬاوان) የብሩናይ ዋና ከተማ ነው። ከ1963 ዓ.ም. አስቀድሞ ስሙ ባንዳር ብሩናይ ተባለ። የባንዳር ትርጉም በአማርኛ «መንደር» ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 2,300,100 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 04°56′ ሰሜን ኬክሮስ እና 11°58′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል።"} {"id": "46927", "contents": "ምሥራቅ አውሮፓ በጠቅላላ የአውሮፓ ምሥራቃዊ ክፍሎች ሲሆን፣ አንድ የተወሰነ ትርጒም የለውም።"} {"id": "46933", "contents": "የኛ በዩናይትድ ኪንግደም መንግሥት ፕሮፓጋንዳ ዓቅድ የተሠራ፣ የኢትዮጵያን ኅብረተሠብና ባህል ለመለወጥ በ£5.2 ሚሊዮን የተፈጠረ የ፭ ኢትዮጵያ ሴቶች ዓዋቂዎች ሙዚቃ ቡድን ነው። ^ \"Ethiopian band's funding 'under review' by UK"} {"id": "7462", "contents": "1 January 447 - 30 August 447 እ.ኤ.ኣ. = 439 ዓ.ም. 31 August 447 - 31 December 447 እ.ኤ.ኣ. = 440 ዓ.ም."} {"id": "7474", "contents": "1 January 441 - 29 August 441 እ.ኤ.ኣ. = 433 ዓ.ም. 30 August 441 - 31 December 441 እ.ኤ.ኣ. = 434 ዓ.ም."} {"id": "7480", "contents": "1 January 438 - 29 August 438 እ.ኤ.ኣ. = 430 ዓ.ም. 30 August 438 - 31 December 438 እ.ኤ.ኣ. = 431 ዓ.ም."} {"id": "7486", "contents": "1 January 435 - 30 August 435 እ.ኤ.ኣ. = 427 ዓ.ም. 31 August 435 - 31 December 435 እ.ኤ.ኣ. = 428 ዓ.ም."} {"id": "7492", "contents": "1 January 432 - 29 August 432 እ.ኤ.ኣ. = 424 ዓ.ም. 30 August 432 - 31 December 432 እ.ኤ.ኣ. = 425 ዓ.ም."} {"id": "7498", "contents": "1 January 429 - 29 August 429 እ.ኤ.ኣ. = 421 ዓ.ም. 30 August 429 - 31 December 429 እ.ኤ.ኣ. = 422 ዓ.ም."} {"id": "7504", "contents": "1 January 426 - 29 August 426 እ.ኤ.ኣ. = 418 ዓ.ም. 30 August 426 - 31 December 426 እ.ኤ.ኣ. = 419 ዓ.ም."} {"id": "7510", "contents": "1 January 423 - 30 August 423 እ.ኤ.ኣ. = 415 ዓ.ም. 31 August 423 - 31 December 423 እ.ኤ.ኣ. = 416 ዓ.ም."} {"id": "7528", "contents": "1 January 414 - 29 August 414 እ.ኤ.ኣ. = 406 ዓ.ም. 30 August 414 - 31 December 414 እ.ኤ.ኣ. = 407 ዓ.ም."} {"id": "7534", "contents": "1 January 411 - 30 August 411 እ.ኤ.ኣ. = 403 ዓ.ም. 31 August 411 - 31 December 411 እ.ኤ.ኣ. = 404 ዓ.ም."} {"id": "7540", "contents": "1 January 408 - 29 August 408 እ.ኤ.ኣ. = 400 ዓ.ም. 30 August 408 - 31 December 408 እ.ኤ.ኣ. = 401 ዓ.ም."} {"id": "7546", "contents": "1 January 405 - 29 August 405 እ.ኤ.ኣ. = 397 ዓ.ም. 30 August 405 - 31 December 405 እ.ኤ.ኣ. = 398 ዓ.ም."} {"id": "7552", "contents": "1 January 402 - 29 August 402 እ.ኤ.ኣ. = 394 ዓ.ም. 30 August 402 - 31 December 402 እ.ኤ.ኣ. = 395 ዓ.ም."} {"id": "7558", "contents": "1 January 399 - 30 August 399 እ.ኤ.ኣ. = 391 ዓ.ም. 31 August 399 - 31 December 399 እ.ኤ.ኣ. = 392 ዓ.ም."} {"id": "8020", "contents": "1 January 158 - 27 August 158 እ.ኤ.ኣ. = 150 ዓ.ም. 28 August 158 - 31 December 158 እ.ኤ.ኣ. = 151 ዓ.ም."} {"id": "8044", "contents": "1 January 146 - 27 August 146 እ.ኤ.ኣ. = 138 ዓ.ም. 28 August 146 - 31 December 146 እ.ኤ.ኣ. = 139 ዓ.ም."} {"id": "8224", "contents": "ሊምቡርግኛ (Limburgs) በደቡብ ነዘርላንድና በምሥራቅ በልጅግ የሚናገር የነዘርላንድኛ ቀበሌኛ ነው። የሊምቡርግኛ ውክፔዲያ አለ!"} {"id": "8242", "contents": "1 January 48 - 26 August 48 እ.ኤ.ኣ. = 40 ዓ.ም. 27 August 48 - 31 December 48 እ.ኤ.ኣ. = 41 ዓ.ም."} {"id": "8272", "contents": "1 January 33 - 26 August 33 እ.ኤ.ኣ. = 25 ዓ.ም. 27 August 33 - 31 December 33 እ.ኤ.ኣ. = 26 ዓ.ም."} {"id": "8284", "contents": "1 January 27 - 27 August 27 እ.ኤ.ኣ. = 19 ዓ.ም. 28 August 27 - 31 December 27 እ.ኤ.ኣ. = 20 ዓ.ም."} {"id": "8296", "contents": "1 January 21 - 26 August 21 እ.ኤ.ኣ. = 13 ዓ.ም. 27 August 21 - 31 December 21 እ.ኤ.ኣ. = 14 ዓ.ም."} {"id": "8308", "contents": "1 January 15 - 27 August 15 እ.ኤ.ኣ. = 7 ዓ.ም. 28 August 15 - 31 December 15 እ.ኤ.ኣ. = 8 ዓ.ም."} {"id": "8332", "contents": "ሞሾቭጸ (Mošovce) 1,380 ሰዎች የሚኖሩበት መንደር በማእከላዊ ስሎቫኪያ ነው። ብዙ ታሪካዊ ሐውልትና ቦታዎች ከመኖሩ በላይ ታላቅ ባለቅኔ ያን ኮላር የተወለደበት ነው። በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ Category:Mošovce የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ። www.mosovce.sk መጽሔት ጥቆማ Drienok ግንብ - ሞሾቭጸ ፕሮቴስታንት ቤተ - ሞሾቭጸ አቀፋዊ ቤተ - ሞሾቭጸ ጸሎት ቤት - ሞሾቭጸ የጥንት ሥነ ሕንፃ - ሞሾቭጸ አርማ - ሞሾቭጸ ሰንደቅ ዓላማ - ሞሾቭጸ ሞሾቭጸ - ስሎቫኪያ ሞሾቭጸ - ካርታ"} {"id": "8422", "contents": "ግሪክ ወደ ሜዴቴሪኒያን ባሕር የተዘረጋ አንድ ትንሽ አገር ነው። ከምሥራቅ ወደ ትንሽ እስያ፤ ከምዕራብ ወደ ኢጣሊያ አገር ከሁለቱም ወገን ርቀቱ ትክክል ነው። ግሪክ በሰሜን ወገን ከመቄዶንያ ይዋሰናል። ግሪክ ኣብዛኛው በባሕር የታጠረ ነው። በደቡብና በምሥራቅ ወገን አያሌ ደሴቶች አሉ። ከእነርሱም በአያሌዎቹ መንደሮችና ከተሞች ተሠርተውባቸዋል። አንዱ አንቲፖሮስ ይባላል። በእዚህም ስፍራ ያለው ታላቅ ያጌጠ ዋሻ የታወቀ ስመ ጥሩ ነው። እኩሌቶቹም የግሪክ ደሴቶች ከባሕር ወደ ውጪ እየተወረወሩ የወጡ ይመስላሉ። እኩሌቶቹም ከጥንት ጀምረው ይታዩ የነበሩት ያሉበት አይታወቅም ጠፍተዋል። ይህ እንግዳ ነገር እንዲህ እንዲሆን ያደረገው ከባሕር በታች የተነሳው እሳተ ገሞራ ነው። በደቡብ ግሪክ ወገን ባሉት ደሴቶች አየሩ በአሜሪካ እንዳለው እንደ ቨርጂኒያ ግዛት አየር ቀላል ነው። በዚህ አገር ብዙ አይነት ፍሬ ሁሉ ሞልቶዋል። በሰሜን በኩል ደግሞ አየሩ ቅዝቃዜ ያለበት ነው። በየጠረፉ የመርከብ መቋሚያዎች ወደቦች ይገኛሉ። ብዙዎቹ የአገሩ ሰዎችም መርከበኞች ናቸው። በደኑም ፓይን (ጥድ) የተባለው ጠንካራ ዛፍ ይገኛል። በላይኛው አውራጃ ኦክ የተባለው ዛፍ ይገኛል። ወደታች ባለው ክፍልም ቸስትነትና ዋልነት የሚባሉት ዕንጨቶች ይገኛሉ። በዚህ ስፍራ የሚገኘው ዋናው ነገር ደረቅ ፍራፍሬ፣ ዘቢብ፣ ጥጥ፣ ሐር ጠጉር፣ ሩዝ፣ ትንባሆና በቆሎ ነው። የእጅ ሥራ ጥቂት ነው። በቤት የተለመደ ሥራ እንደ ጥጥ እንደ ጠጉር እንደ ሐር የመሰለ ነገር ነው። ቀለም ማግባት ወይም መቀባት በጣም የተለመደ ከሆነ ብዙ ጊዜው ሆነው። ከዛፎች ፍሬ ዋነኛው ወይራ ሲሆን በብዛት ይተከላል። ወይን፣ በኽረ?"} {"id": "8428", "contents": "(ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "8500", "contents": "ካራ ማራ ጂጂጋ አከባቢ ያለ የተራሮች ሰንሰለት ነው። ካራማራ ደግሞ በዚህ ሰንሰለት ከሁሉ ከፍ ያለው ጫፍ ሲሆን በ1969 ዓ.ም. በኢትዮጵያ-ሶማሊያ ጦርነት መጀመርያ ይህ ጫፍ በሶማልያ ሃያላት ተያዘ። ሆኖም ከታላቅ ውግያ በኋላ Ethiopian Forces አሸንፈው እንደገና ያዙትና እስከ ዛሬ ድረስ በተረፉት ፈንጂዎች ምክንያት ለመራመድ አደገኛ ሆኗል። ^ ኖርዲክ ኢንስቲቱት"} {"id": "8518", "contents": ""} {"id": "8554", "contents": "ሽፍንፍን አይ ሰው ምን አይነት መሬት ናት አለም ጊዤ እና ገንዘብ ጉድ ፈላ ህልም ነው ግንድ አልብስ ማሪኝ ይቅርታሽን ማጣት እና ማግኘት ክህደት የኑሮ ስህተት የትም ወርቅ እንዳሻው ማር ባቡር መጥረጊያ ያለው የእሳት ራት [1] \"History of Ethiopian Theater\" በዮናስ ሃይለመስቀል. ፌብሩዋሪ 20 ቀን 2007 ታይቷል።"} {"id": "8662", "contents": "Mndnew mefthew ylal bejoroye yesekahut ye ermiyas asfaw zefen hulem guzo sguaz zefen eyadametu meguaz lmde honual zare ye betu sm mazewaweriya ken slehone wede kality eyegesegesku nw brdu betam kebad nw yekalitin muket ferche beshemiz nbr yewetahut lerase yezenetku ymeslegnal mnale rihana zare ke 18 belkuanda adrga atena tera bthed eyalku asbalew hulem szent misemagn smet nw. ye atobis tera taxi atche be piyasa gebaw gashaw ena efremn agegnehuachew gashaw alayegnm nbr yetaxi sikefl endemegderder bye temelesku ayy gashaw yedro tsegur korache nbr beljnete 2 birr yetsegur mekorecha bematabet seat getu yemibal gorebetachn ena zemedoche bemetu seat eza eyehedku nbr mkoretew ahun sew ketro esu lela bota eyesera mehonun semche nbr atobis tera dershem swerd amesggne weredku ke ephrem gar abren werden selam tebabaln esu ye saris taxi endemiyz negrogn ene demo yekality taxi yzhe menged jemerku yhe sfr ahun yedro 06 eskimeslegn tenkke akewale ahun gotera dershalew mengedu des ylal temari lemeshager eyefera zebra lay dngrgr ylewal arogit yemengst serategnoch beza sewnetachew eskehodachew yemiders suri tatkew borchachew fitachewn shefno beza hil chama lidefu ymeslalu beye tgagatgu taxi lemeyaz yekomu sewoch borsachewn tatkew begrachew ykuatnalu tsdat serategnoch kemengedu tgtg antsebaraki lebsew mengedun yatsedalu mnale yenesun lfat ayten banakoshsh bye asbalew gn leseatu endehon ygebagnal bcha ayne wst slegebuna slasazenugn yh eznet keayne sitefu abro ytefana enenm endelelaw sew ehonalew yetsehaywa brhan kemengedu tsdat kefokochu mamar kezafochu wedehuala mewenchef gar tedemro lela bota lela sew yehonku meselegn hule eza sfr mikemet eza bet mitegnaw fuad almeslh eskilegn. mekinaw andande mebrat kemeyazu besteker beftnet eyehede nw gabina kuch byalew abet yetewat guzo endt des ylal mnale hule tewat tewat menged eyewatahu ebete bmeles eyalku asbalew ahun kality dershalew sheger hntsa fit lefit eyetayegn nw tllk kontiner yechanu mekinoch bajaj sinotrakoch ena abuara yelebese egr mayet yetelemede nw kality ahun kfle ketema lgeba nw eski allah yrdagn"} {"id": "8740", "contents": "የካቲት ፳፮፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻፸፮ ኛው ዕለት ሲሆን፤ የበጋ ወቅት ፷፩ ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፻፺ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፻፹፱ ቀናት ይቀራሉ። ፲፱፻፷፭ ዓ/ም - የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት መንግሥት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዶክቶር ምናሴ ኃይሌ በኢትዮጵያእና በሱዳን መንግሥታት መሃል ውይይት ለማድረግ የኢትዮጵያን ልዑካን መርተው ወደካርቱም አመሩ። ፲፱፻፷፮ ዓ/ም - ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ሕገ መንግሥቱን አጥንቶ የሚያሻሽል ቡድን መሰየማቸውን ይፋ አደረጉ። ፲፱፻፵፭ ዓ/ም - የሶቪዬት ሕብረት መሪ ጆሴፍ ስታሊን ከምሽቱ ለሦስት ሰዓት አሥር ጉዳይ ላይ እንደሞቱ ተገለጸ። ምትካቸው ኒኪታ ክሩስቾቭነበሩ። (እንግሊዝኛ) http://en.wikipedia.org/wiki/March_5 (እንግሊዝኛ) P.R.O., FCO 371/1660 (እንግሊዝኛ) P.R.O., FCO 371/1829 (እንግሊዝኛ)http://news.bbc.co.uk/onthisday/hi/dates/stories/march/5/newsid_2710000/2710127.stm"} {"id": "8764", "contents": "መስከረም ፲፪ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፲፪ ኛው ዕለት እና የክረምት ፹፪ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በዘመነ ሉቃስ ፫፻፶፬ ዕለታት ሲቀሩ፤ በዘመነ ዮሐንስ ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፫፻፶፫ ዕለታት ይቀራሉ። ፲፱፻፴፮ ዓ.ም. - የሙሶሊኒ አዲስ ፋሺስታዊ መንግሥት በአዶልፍ ሂትለር ግፊት እና ድጋፍ 'የጣልያን ሕብረተሰባዊ ሪፑብሊክ' በሚል ስም በሰሜን ጣልያን ጀመረ። ፲፱፻፶፫ ዓ.ም. - ቀድሞ \"የፈረንሣይ ሱዳን\" የተባለው ቅኝ ግዛት የማሊ ሪፑብሊክ ተብሎ ነጻነቱን አወጀ። =ልደት=መሳይ (እንግሊዝኛ) http://en.wikipedia.org/wiki/September_23"} {"id": "8854", "contents": "ሶፍትወር ማለት ማንኛውም በኮምፒውተራችን የምንሰራቸውን ነግሮች አንዲሰሩ የሚያደርግ ነው። (ሶፍትወር ግኡዝ የሆኑትን የኮምፒውተር አካሎች አይመሌከትም።)"} {"id": "50095", "contents": "አረቅት የደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልልና የጉራጌ ዞን ከተማ ነው። የጉመር ወረዳ ከተማ ነው። ጀምቦሮ"} {"id": "50119", "contents": "ወደ ሮማውያን በአዲስ ኪዳን የመጀመሪያው መልዕክት ሲሆን ቅዱስ ጳውሎስ በቆሮንጦስ እያለ በ፶፮ - ፶፰ ዓ.ም. የጻፈው መልዕክት ነው ። ይህ ምዕራፍ ፮ ሲሆን በ፳፫ ንዑስ ክፍሎች ይከፈላል ። መልዕክቱም የሚያስረዳው ፣ ክርስቲያኖች በማመንና በመጠመቅ ለኃጢያት ሙት እደሚሆኑና መሆንም እንዳለባቸው ነው ። ቅዱስ ጳውሎስ ለሮማውያን መልዕክቱን የጻፈበት ምክኒያት አይሁዳውያንና ሮማውያን በሰላም አንድላይ በሮም ለብዙ ዘመን ሲኖሩ ቆይተው ክርስትና በተመሠረተበት ወቅት ፣ አይሁዳውያን ክርስቶስ እኛን ነው የመረጠን ለመንግሥቱ እናንተን አይደለም... ሲሊ ሮማውያን ደግሞ እናንተ ሰቀላችሁት እንጂ ምን አረጋቹህለት... እየተባባሉ እርስበርሳቸው ጥል ስለፈጠሩ እነሱን ለማስታረቅ ጻፈው ። የጳውሎስ መልዕክት ወደ ሮማውያን ምዕራፍ ፮ 1፤እንግዲህ፡ምን፡እንላለን፧ጸጋ፡እንዲበዛ፡በኀጢአት፡ጸንተን፡እንኑርን፧አይደለም። 2፤ለኀጢአት፡የሞትን፡እኛ፡ወደ፡ፊት፡እንዴት፡አድርገን፡በርሱ፡እንኖራለን፧ 3፤ወይስ፡ከክርስቶስ፡ኢየሱስ፡ጋራ፡አንድ፡እንኾን፡ዘንድ፡የተጠመቅን፡ዅላችን፡ከሞቱ፡ጋራ፡አንድ፡ እንኾን፡ዘንድ፡እንደ፡ተጠመቅን፡አታውቁምን፧ 4፤እንግዲህ፡ክርስቶስ፡በአብ፡ክብር፡ከሙታን፡እንደ፡ተነሣ፡እንዲሁ፡እኛም፡በዐዲስ፡ሕይወት፡እንድንመላለስ፥ከሞቱ፡ጋራ፡አንድ፡እንኾን፡ዘንድ፡በጥምቀት፡ከርሱ፡ጋራ፡ተቀበርን። 5፤ሞቱንም፡በሚመስል፡ሞት፡ከርሱ፡ጋራ፡ከተባበርን፡ትንሣኤውን፡በሚመስል፡ትንሣኤ፡ደግሞ፡ከርሱ፡ጋራ፡ እንተባበራለን፤ 6፤ከእንግዲህስ፡ወዲያ፡ለኀጢአት፡እንዳንገዛ፡የኀጢአት፡ሥጋ፡ይሻር፡ዘንድ፡አሮጌው፡ሰዋችን፡ከርሱ፡ጋራ፡ እንደ፡ተሰቀለ፡እናውቃለን፤የሞተስ፡ከኀጢአቱ፡ጸድቋልና። 7-8፤ነገር፡ግን፥ከክርስቶስ፡ጋራ፡ከሞትን፡ከርሱ፡ጋራ፡ደግሞ፡በሕይወት፡እንድንኖር፡እናምናለን፤ 9፤ክርስቶስ፡ከሙታን፡ተነሥቶ፡ወደ፡ፊት፡እንዳይሞት፡ሞትም፡ወደ፡ፊት፡እንዳይገዛው፡እናውቃለንና። 10፤መሞትን፡አንድ፡ጊዜ፡ፈጽሞ፡ለኀጢአት፡ሞቷልና፤በሕይወት፡መኖርን፡ግን፡ለእግዚአብሔር፡ይኖራል። 11፤እንዲሁም፡እናንተ፡ደግሞ፡ለኀጢአት፡እንደ፡ሞታችኹ፥ግን፡በክርስቶስ፡ኢየሱስ፡በጌታችን፡ኾናችኹ፡ ለእግዚአብሔር፡ሕያዋን፡እንደ፡ኾናችኹ፡ራሳችኹን፡ቈጠሩ። 12፤እንግዲህ፡ለምኞቱ፡እንድትታዘዙ፡በሚሞት፡ሥጋችኹ፡ኀጢአት፡አይንገሥ፤ 13፤ብልቶቻችኹንም፡የዐመፃ፡የጦር፡ዕቃ፡አድርጋችኹ፡ለኀጢአት፡አታቅርቡ፥ነገር፡ግን፥ከሙታን፡ ተለይታችኹ፡በሕይወት፡እንደምትኖሩ፡ራሳችኹን፡ለእግዚአብሔር፡አቅርቡ፥ብልቶቻችኹንም፡የጽድቅ፡የጦር፡ ዕቃ፡አድርጋችኹ፡ለእግዚአብሔር፡አቅርቡ። 14፤ኀጢአት፡አይገዛችኹምና፤ከጸጋ፡በታች፡እንጂ፡ከሕግ፡በታች፡አይደላችኹምና። 15፤እንግዲህ፡ምን፡ይኹን፧ከጸጋ፡በታች፡እንጂ፡ከሕግ፡በታች፡ስላይደለን፡ኀጢአትን፡እንሥራን፧አይደለም። 16፤ለመታዘዝ፡ባሪያዎች፡እንድትኾኑ፡ራሳችኹን፡ለምታቀርቡለት፥ለርሱ፡ለምትታዘዙለት፡ባሪያዎች፡እንደ፡ ኾናችኹ፡አታውቁምን፧ወይም፡ለሞት፡የኀጢአት፡ባሪያዎች፡ወይም፡ለጽድቅ፡የመታዘዝ፡ባሪያዎች፡ናችኹ። 17-18፤ነገር፡ግን፥አስቀድማችኹ፡የኀጢአት፡ባሪያዎች፡ከኾናችኹ፥ለተሰጣችኹለት፡ለትምህርት፡ዐይነት፡ ከልባችኹ፡ስለ፡ታዘዛችኹ፥ከኀጢአትም፡ሐራነት፡ወጥታችኹ፡ለጽድቅ፡ስለ፡ተገዛችኹ፡ለእግዚአብሔር፡ ምስጋና፡ይኹን። 19፤ስለሥጋችኹ፡ድካም፡እንደ፡ሰው፡ልማድ፡እላለኹ፦ብልቶቻችኹ፡ዐመፃ፡ሊያደርጉ፡ለርኩስነትና፡ ለዐመፃ፡ባሪያዎች፡አድርጋችኹ፡እንዳቀረባችኹ፥እንደዚሁ፡ብልቶቻችኹ፡ሊቀደሱ፡ለጽድቅ፡ባሪያዎች፡ አድርጋችኹ፡አኹን፡አቅርቡ። 20፤የኀጢአት፡ባሪያዎች፡ሳላችኹ፡ከጽድቅ፡ነጻ፡ነበራችኹና። 21፤እንግዲህ፡ዛሬ፡ከምታፍሩበት፡ነገር፡ያን፡ጊዜ፡ምን፡ፍሬ፡ነበራችኹ፧የዚህ፡ነገር፡መጨረሻው፡ሞት፡ ነውና። 22፤አኹን፡ግን፡ከኀጢአት፡ሐራነት፡ወጥታችኹ፡ለእግዚአብሔርም፡ተገዝታችኹ፥ልትቀደሱ፡ፍሬ፡ አላችኹ፤መጨረሻውም፡የዘለዓለም፡ሕይወት፡ነው። 23፤የኀጢአት፡ደመ፡ወዝ፡ሞት፡ነውና፤የእግዚአብሔር፡የጸጋ፡ስጦታ፡ግን፡በክርስቶስ፡ኢየሱስ፡በጌታችን፡ የዘለዓለም፡ሕይወት፡ነው። በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ Christianity የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ። ማርያም"} {"id": "8890", "contents": "ሚያዝያ ፲፯፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪፻፳፯ኛው ዕለት ሲሆን፤ የፀደይ (በልግ)ወቅት ፳፪ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፻፴፱ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፻፴፰ ቀናት ይቀራሉ። ፲፱፻፯ ዓ/ም - በመጀመሪያው የዓለም ጦርነት የአውስትራልያ፤ ብሪታኒያ፤ ፈረንሳይና የኒው ዚላንድ ሠራዊት በጋሊፖሊ በኩል ቱርክን ወረሩ። ፲፱፻፲፯ ዓ/ም - በኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት መንግሥት አልጋ ወራሽ እና ባለሙሉ ሥልጣን እንደራሴ 'የግል ገንዘብ' የተሠራውና በስማቸው የተሠየመው የተፈሪ መኰንን ትምህርት ቤት ተከፈተ። ፲፱፻፷፫ ዓ/ም - ሲዬራ ሊዮን በሲያካ ስቲቨንስ ፕሬዚደንትነት ሪፑብሊካዊ አገር ሆነች። ፲፱፻፷፮ ዓ/ም - በኢትዮጵያ አብዮት የአገር ጸጥታ ለማስከበር ወታደሮች በየሠፈሩ ተሰማሩ። ፲፱፻፹፯ ዓ/ም - በአሜሪካ የኦክላሆማ ከተማ ውስጥ የመንግሥት መሥሪያ ቤት ላይ የተለቀቀ፣ በፈንጂ የተሞላ ተሽከርካሪ ሲፈነዳ በጥቂቱ ሰማንያ ሰዎች ሞተዋል። ከመቶ የማያንሱ ሰዎችም የአካል ጉዳት ደርሶባቸዋል። (እንግሊዝኛ)http://news.bbc.co.uk/onthisday/hi/dates/stories/april/19/newsid_2733000/2733321.stm (እንግሊዝኛ) P.R.O., FCO 371/1829 ANNUAL REVIEW FOR ETHIOPIA FOR 1974 http://www.ethiopianreporter.com ኪንና ባህል፡ ሳምንቱ በታሪክ"} {"id": "9010", "contents": "ያልተወሰነ ቀን፦ ኑዋክሾት እንደ ሞሪታኒያ ዋና ከተማ ተመረጠ። የአውሮፓ ኅብረት በ6 አገራት ተመሠረተ። ኅዳር 16 ቀን - ሮበርት ኢርሊክ ነሐሴ 23 ቀን - ማይክል ጃክሰን"} {"id": "9016", "contents": "ዕብራይስጥ የእስራኤል ብሔራዊ ቋንቋ ሲሆን ከሴማዊ ቋንቋዎች እንደ አማርኛ ወይም ዓረብኛ አንዱ ነው . የታችኞቹ ፊደላት ደግሞ ሶፈት ይባላሉ። ማለትም በጽሁፍ በመጨረሻ ላይ የሚገኙ ለማለት ነው.ለምሳሌ כולך חורף פרטים להתכונן («ሁላችሁ ዝርዝሩን ለማዘጋጀት በጋ አላችሁ») እነዚህ ፊደላት ናቸው። א ב ג ד ה ו ז ח ט י כ ל מ נ ס ע פ צ ק ר ש ת ך ם ן ף ץ የዕብራይስጥ ውክፔዲያ አለ! ዘመናዊ ዕብራይስጥ እነዚህ ተናባቢዎች፦ א ב ג ד ה ו ז ח ט י כ ל מ נ ס ע פ צ ק ר ש ת እና כ מ נ פ צ በቃላት መጨረሻ ላይ ሲመጡ ወደ ך ם ן ף ץ ይቀየራሉ። ሶፊት የዕብራይስ አናባቢዎች ኒኩድ ይባላሉ። በፊደላቱ ላይ ነጠብጣቦችን ወይም ጭረቶችን በማስቀመጥ ይጻፋሉ። ዕብራይስጥ የሚፃፈው ከቀኝ ወደግራ ነው። Strong's Hebrew Ma Kore Hebrew Free definitions by Babylon Zuckermann, Ghil'ad, 2003. Language Contact and Lexical Enrichment in Israeli Hebrew. Palgrave Macmillan. (ISBN 9781403917232 / ISBN 9781403938695)"} {"id": "15682", "contents": "ጨረር (ቬክተር) ማለት በሂሳብና የተፈጥሮ ህግጋት ጥናት፣ አቅጣጫና መጠን ያለው ማንኛውም መለኪያ ማለት ነው። ይህም ምንነታቸውን ለመገንዘብ መጠናቸው ብቻ አስፈላጊ ከሆኑ መለኪያወች ይለያል። ለምሳሌ በአንድ ትምህርት ቤት ያሉ ተማሪወችን ብዛት ለማወቅ አቅጣጫ አያስፈልግም። ስለዚህ ይህን ጉዳይ የምንለካበት መለኪያ ነጠላ ቁጥር ( ስኬላር) ይባላል። በተቃራኒ አንድ መኪና ወደየት እንደተጓዘ እንደሆነ ለማወቅ መጀመሪያ ከኛ ያለውን ርቀት (መጠን) እና ቀጥሎ አቅጣጫውን ማወቅ ግድ ይላል። ርቀቱን ብቻ ማወቅ መኪናው ወዴት እየተጓዘ እንደሆን ለማወቅ አይረዳም። ደግሞ ይዩ፡ የጨረር ስሌት"} {"id": "15742", "contents": "አዳዲ ደብረ ምሕረት ቅድስት ማርያም ( አንፋር ደብረ ምሕረት ቅድስት ማርያም) ቤተ ክርስቲያን ከአዲስ አበባ በስተደቡብ ሰባ ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ፣ በደቡብ ምዕራብ ሸዋ ሀገረ ስብከት፣ በሌመን ወረዳ ውስጥ የምትገኝ እንደ ላሊበላ አብያተ ክርስቲያናት ከወጥ ድንጋይ ተፈልፍላ የተሠራች ጥንታዊ ቤተ ክርስቲያን ናት። ቤተ ክርስቲያኒቱ በመቸ ዓመተ ምህረት እንደተሠራች እርግጠኛ መረጃ የለም። ሆኖም ግን በአጠቃላይ መልኩ በ፲፫ኛው መቶ ክፍለ ዘመን እንደተመሰረተች ይታመናል። ይኸውም ከላሊበላ ውቅር አብያተ ክርስቲያናት ሥራ ፍጻሜ ቀጥሎ መሆኑ ነው። ቤተ ክርስቲያኒቱ ከተመሰረተች ጀምሮ እስከ ፲፮ኛው መቶ ክፍለ ዘመን ለአምልኮ ስታገለገለግል ቆይታ በኋላ በዚሁ ዘመን በተነሳው ግርግር ምክንያት ቤተ ክርስቲያኗን ለማትረፍ ሲባል በአፈር ተሞልታ በምድር ተቀበረች። ዳግማዊ ዓፄ ምኒልክ በ፲፰፻፹፯ ዓ/ም ከተቀበረችበት እስካስወጧት ድረስ ቤተ ክርስቲያኒቱ በተቀበረችበት ተረስታ ቆየች። በዚህ ምክንያት ቤተ ክርስቲያኒቱ ከውሃና እጽዋት ጉዳት በስተቀር ብዙ ጥፋት ሳይደርስባት አሁን ድረስ ትገኛለች። በ፲፱፻፺ ዓ/ም በስዊዘርላንድ የተባበሩት መንግሥታት የትምህርት፣ የሳይንስና የባህል ድርጅት (ዩኔስኮ) ኮሚሽን አማካይነት አሥራ ስምንት ወራት የወሰደ እደሳ በቤተ ክርስቲያኒቱ ላይ ተካሂዶ በአሁኑ ወቅት ከ፳፭ እስከ ፴ ሺ ምዕመናን ፣ ፴፭ሺ ጎብኝዎች (ከኒህ ውስጥ ፯ሺ የውጭ ዜጎች) በየዓመቱ ታስተናግዳለች። አዳዲ ደብረ ምሕረት ቅድስት ማርያም ቤተ ክርስቲያን ሥዕላት የላትም ነገር ግን እንደ ጥንቱ የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን አሠራር የተለያዩ ጌጦች ነበራት። ቤተ ክርስቲያኗ ፲፱ ሜትር ተኩል እርዝመት ሲኖራት ፲፮ ሜትር ወርድና ፮ ሜትር ቁመት አላት። ወደ ቤተ ክርስቲያኒቱ ለመግባት ሦስት አይነት ደረጃዎች አሉ፡- ሁለቱ ለወንዶችና ቀሳውስት ሲያገለግሉ አንዱ ደግሞ ለሴቶች ያገለግላል። ጣሪያዋ በሳር የተሸፈነ ስለሆነ ከሩቅ ለማየት ያዳግታል፣ ቤተ ክርስቲያኗ ከከባት አለት በመካከል በተሠራ መተላለፊያ የተለየች ሲሆን ከባቢው አለት ውስጥ ተፈልፍለው የተሰሩ ቀዳዶች ለመጸለያና ለመጾሚያ ያገለግላሉ። ዋናዋ ቤተ ክርስቲያን ሁለት ክፍል አላት፡ አንዱ ለቀሳውስት ሲሆን ሁለተኛው ድርሳኖችን ይይዛል። ምዕመናን እና ዘማሪዎች በነዚህ ክፍሎች ዙርያ ባለው በመተላለፊያው ይሰየማሉ። ጣሪያ ወደ ቤ/ክርስቲያኗ የሚያመሩ ደረጃወች፣ ከላይ እንደሚታዩ ደረጃወቹ ከታች ሆነው ሲታዩ ከውጭ መግቢያ የቤተክርስቲያኑ መተላለፊያ የቤተክርስቲያኑ ውስጣዊ ክፍል የካ ሚካኤል አዲስ አበባ ዋሻ ዳዊት ቡራዩ እንጦጦ ጓሳ የካ አምቢሳ ዶሮ ሚካኤል ቦሌ ጡሉ ቦሎ የረር ጫሎ ደብረዘይት ዱከም አባ ሳሙኤል ጌጃ ኤራ ዝቋላ አዋሽ ወንዝ ሲምቢሮ ጂላ ቂስጣና አዳዲ ማርያም ጉፍቲ ገብርኤል ፭ኪሜ ያልታወቀ አዲስ አለም ለገዳዴ ዋጫጫ መናገሻ ^ ሀ ለ Anray, Francis."} {"id": "15748", "contents": "^ cook anthony charles, routes in abyssinia, 1867"} {"id": "15772", "contents": "ጫማን በተለያዩ መንገዶች ማስር ይቻላል። ከዚህ በታች እነዚህ መንገዶች ተጠቅሰዋል።"} {"id": "15808", "contents": "ሐምራዊ የቀለም አይነት ሲሆን የነጭና የቀይ ድብልቅ ነው።"} {"id": "14818", "contents": "ለማእበል ወደብ ለነፋስ ገደብ የለውም የአማርኛ ምሳሌ ነው። የተፈጥሮን ሃይል አጉልቶ የሚያሳይ ይመስላል። ምናልባትም ሃይሉ ከፍተኛ የሆነን ነገር ለመግለጽ የሚያገለግል ተረትና ምሳሌ ወይም ዘይቤ።"} {"id": "14824", "contents": "ለምን ያለው ስልቻውን ጫን ያለው ኮርቻውን የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "14836", "contents": "ለራሱ አያውቅ ጠንቋይ መድሀኒቱ ላዋይ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "14842", "contents": "ለራስ ሲቆርሱ አያሳንሱ የአማርኛ ምሳሌ ነው። እራስን የመጥቀም ዝንባሌ የሰው ልጆች ባህርይ እንደሆነ ይጠቁማል"} {"id": "14848", "contents": "ለራት የማይተርፍ ዳረጎት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ለራት የማይተርፍ ዳረጎት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ለራት የማይተርፍ ዳረጎት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ብዙ የማይጠቅም ለሰውም የማይሆን ለራስም የማይሆን። ምንጭ፦ አዲሱ የምሳሌያዊ አነጋገሮች መጽሐፍ፣ ገጽ 13"} {"id": "14854", "contents": "ለሰባቂ ጆሮህን አትስጠው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "14860", "contents": "ለሰው ሞት አነሰው ውሻውንስ ፈሴ መለሰው አለች ቀበሮ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ለሰው ሞት አነሰው"} {"id": "14866", "contents": "ለሰው ብትል ትጠፋለህ ለእግዜር ብትል ትለማለህ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "14872", "contents": "ለሰው ብሎ ሲያማ ለእኔ ብለህ ስማ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ጓደኛህ ሲታማ ለኔ ብለህ ስማ ለሰው ሲታማ ለኔ ብለህ ስማ"} {"id": "14878", "contents": "ለሴት ምክር አይገባትም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "15994", "contents": "ስትግደረደሪ ጾምሽን እንዳታድሪ የአማርኛ ምሳሌ ነው። አትግደርደሪ፣ የምትፈልጊውን እፈልጋለሁ የማትፈልጊውን አልፈልግም በይ የሚል ምክር።"} {"id": "16000", "contents": "ሸማ ለብሶ ስልቻ በቅሎ ጭኖ ለብቻ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "16006", "contents": "ሸማኔ በመኑ ጠይብ በከሰሉ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ለሁለቱ አስፈላጊ እቃወች"} {"id": "13678", "contents": "ባህሩ ቀኜ የኢትዮጵያ ታዋቂ ዘፋኝ ሲሆኑ ብዙ ባህላዊ የሙዚቃ ስራዎችን በማቅረብ ይታወቃሉ። አርቲስት ባህሩ ቀኜ ኢትዮጵያ ውስጥ በማሲንቆ አገራረፋቸውና በድምፃቸው ቃና ከሚታወቁት አንጋፋ ባለሙያዎች አንዱ ነበሩ። አርቲስት ባህሩ በሀገር ውስጥ በአገር ፍቅር ቲያትርና ከሀገር ውጭም በአፍሪካ፣ በአውሮፓና በሰሜን አሜሪካ ሙያቸውን አቅርበዋል። አርቲስት ባህሩ ቀኜ ቸኮል በሰሜን ወሎ በዋድላ ደላንታ ልዩ ስሙ ወገል ጤና ከተባለው ስፍራ በ፲፱፻፳፪ ዓ.ም. ተወልደው በልጅነት እድሜአቸው በመንፈሳዊ ት/ቤት ገብተው ዳዊት፣ ፀዋተወ ዜማ ተምረዋል። ከቀሰሙት ፀዋተወ ዜማ አኳያ ዝንባሌያቸው ወደ ድምፃዊነት በማምራቱ በወቅቱ ከተወለዱበት አካባቢ በሙያቸው ተመርጠው ወደ አዲስ አበባ ከመጡ በኋላ በአልጋ ወራሽ ቤተ መንግስት ተመድበው በማገልገል በሙያቸው ከፍተኛ ዝና አትርፈዋል። ባህሩ ቀኜ - ምርጥ ዘፈኖች ቁጥር ሁለት አልበም አውርድ ፩ SamyPlus፣ 2000 (CD)"} {"id": "13684", "contents": "አብርሃም ገብረ መድህን የኢትዮጵያ ታዋቂ ዘፋኝ ሲሆን ብዙ ዘመናዊ የሙዚቃ ስራወችን በማቅረብ ይታወቃል።"} {"id": "50881", "contents": "ስዳማ እንደምናቀዉ ዞን ነበረች አሁን ግን ክብር ለዐብቹ እና ለብልጽግና ፖርት ይሁንና የ130ዓመት እራስን በራስ እናስደዳድር ጥያቄ ተቀባይነትን በማግኘቱ የኢትዮጵያ 10ኛ ክልል ለመሆን በቅቷል በዚህም ህደት የተሰዉት ብዙ ኤጀቶዎች አሉ ክብር ለእነርሱም ይሁንና። በአጭሩ ይሄንን ይመስላል የጻፍኩላችሁ ይነበብ ታምሩ ነኝ"} {"id": "50929", "contents": "መጽሐፈ ነገሥት ቀዳማዊ በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ የብሉይ ኪዳን መጽሐፍ ነው።"} {"id": "14974", "contents": "ለእውነት ማማ ለውሸት ጨለማ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "14986", "contents": "ለወርቅ ያሉት አንገት ላሽክት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "14992", "contents": "ለወጡም እዘኑለት ከእንጀራውም ጉረሱለት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ለግልግል የሚሆን አባባል፡"} {"id": "14998", "contents": "ለውሻ ምሳ የለው ራት ብቻ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "15004", "contents": "ለዚህ ሆዴ ጠላኝ ዘመዴ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "15010", "contents": "ለደህና ሰው ዋጋ አነሰው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "15016", "contents": "ለዳርቻው ሲሳሱ መካከሉን ተነሱ"} {"id": "16120", "contents": "ሳይንስ ፊዚክስ መልክዐ ምድር ሥነ ፈለክ የመሬት ጥናት ኬሚስትሪ የንጥረ ነገሮች ጥናት የንጥረ ነገሮች ሠንጠረዥ ስነ ሕይወት ስነ-አካል"} {"id": "16192", "contents": "ክለብ ሳንድዊች 1 ኪሎ ግራም ዳቦ 3 የሾርባ ማንኪያ የገበታ ቅቤ 4 የሾርባ ማንኪያ (100 ግራም) ማዮኔዝ ሶስ 2 መካከለኛ ጭልፋ (200 ግራም) ተቀቅሎ የተከተፈ የዶሮ ሥጋ 1 መካከለኛ ጭልፋ (100 ግራም) የተከተፈ ቲማቲም 2 መካከለኛ ጭልፋ (100 ግራም) የተከተፈ የሰላጣ ቅጠል 1 መካከለኛ ጭልፋ (100 ግራም) የተከተፈ ቀይ ሽንኩርት 3 በቁመቱ የተከተፈ ቃርያ 4 ተቀቅሎ በቁመቱ የተከተፈ ዕንቁላል 2 መካከለኛ ጭልፋ (200 ግራም) በቁመቱ የተከተፈ ለስላሳ የበሬ ሥጋ 1 የሻይ ማንኪያ ቁንዶ በርበሬ 1 የሻይ ማንኪያ ጨው 2 መካከለኛ ጭልፋ (200 ግራም) በቁመቱ የተከተፈ ሞርቶዴላ 1. ጥሬ ዕቃዎቹን በሙሉ ከዳቦ በስተቀር ከማዮኔዙ ጋር ቀላቅሎ መለወስ፤ 2. ዳቦውን በጐኑ በሦስት ማዕዘን በስሱ መቁረጥ፤ 3. የእያንዳንዱን ቁራጭ ጠብሶ አንዱን ገጽታ በቅቤ ማውዛት፤ 4. ሦስት የሾርባ ማንኪያ ዉሑድ ባንድ ቁራጭ የወዛ ገጽታ ላይ አድርጐ በቢላዋ እየተጫኑ መስተካከል፤ 5. በላዩ አንድ ቁራጭ ዳቦ መደረብና ከዉሑዱ ሦስት የሾርባ ማንኪያ ጨምሮ ማስተካከል፤ 6. ተጨማሪ አንድ ቁራጭ መደረብና ጫን፣ ጫን አድርጐ ማስተካከል፤ 7. ዙርያውን በቀጭኑ በቢላዋ እየከረከሙ ማስተካከል፤ 8. የተደራረበውን ዳቦ ከላይኛው ግራ ማዕዘን ጫፍ በመጀመር ቀኝ ማዕዘኑ ድረስ በቢላዋ መቁረጥ፤"} {"id": "12322", "contents": "ናይክ በአለማችን ቁጥር አንድ የአትሌቲክስ ጫማዎችን እና ትጥቅ አምራች ድርጅት ነው። ድርጅቱ መቀመጫውን በአሜሪካ ያደረገ ነው። (ይህ ድርጅት ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "12328", "contents": "ጀኔራል ኤሌክትሪክ ወይም GE መቀመጫው በአሜሪካ ኒው ዮርክ ከተማ የሚገኝ ድርጅት ነው። በ2009 እ.ኤ.አ. ፎርብስ የተባለው ድረ ገጽ ባወጣው መረጃ መሰረት የአለማችን ትልቁ ድርጅት ነው። (ይህ ድርጅት ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "16204", "contents": "መጠን ግማሽ ኪሎ ቆስጣ 2 ቲማቲም የተከተፈ 2 ራስ ቀይ ሽንኩርት የተከተፈ ዘይት 3 ዕንቁላል ጨው እንደ አስፈላጊነቱ አሠራሩ 1. ቆስጣውን ሸምጥጦ አጥቦ ማብሰል፤ 2. ሽንኩርቱን በዘይት አቁላልቶ ቲማቲም መጨመር፤ 3. ትንሽ ካቁላሉ በኋላ ቆስጣውን ከውኃው አጠንፍፎና፤ ጨምቆ ሽንኩርቱ ውስጥ መጨመር፤ 4. ሲበስል ጨው ጨምሮ አስማምቶ ማውረድ፤ 5. ቀዝቀዝ ሲል እንቁላሉን መትቶ ጎመኑ ላይ መጨመርና ማዋሀድ፤ 6. በመጥበሻ ዘይት አሙቆ እያገላበጡ እንደቂጣ መጋገር በላይም በታቹም ቡኒ ሲመስል (ቀላ ሲል) ማውጣት፤ 7. ከወረደ በኋላ 4 መአዘን 4 መአዘን እያደረጉ ቆርጦ ማቅረብ፡፡"} {"id": "16264", "contents": "ቀዝቃዛ ወላፈን የኢትዮጵያ ፊልም ነው። ፊልሙ በኢትዮጵያ ሲኒማ ቤቶች ረዥም ጊዜ የቆየ ሲሆን በህዝብ ዘንድ ከፍተኛ ተቀባይነትን አግኝቷል።"} {"id": "12364", "contents": "ሀውስተን አሜሪካ ውስጥ በቴክሳስ ግዛት የሚገኝ ከተማ ነው። ከተማው በስፋቱ ከአሜሪካ ከተሞች አራተኛ ነው። በቴክሳስ ግዛት ውስጥ ከሚገኙ ከተሞች ደግሞ አንደኛ የሆነው ይህ ከተማ የ600 ካሬ ማይል ስፋት አለው። በ2008 እ.ኤ.አ. የአሜሪካ የህዝብ ቆጠራ 2.2 ሚሊዮን ሰዎች ይኖሩበታል።"} {"id": "16276", "contents": "ሚዜዎቹ የኢትዮጵያ አስቂኝ የፍቅር ፊልም ነው። ፊልሙ በሀገሪቱ ሲኒማ ቤቶች ረዥም ጊዜ የቆየ ሲሆን በህዝብ ዘንድ ከፍተኛ ተቀባይነትን አግኝቷል።"} {"id": "16282", "contents": "ከፍቅር በታች የኢትዮጵያ ፊልም ነው። ፊልሙ በሀገሪቱ ሲኒማ ቤቶች ረዥም ጊዜ የቆየ ሲሆን በህዝብ ዘንድ ከፍተኛ ተቀባይነትን አግኝቷል።"} {"id": "16288", "contents": "አልደወለም የኢትዮጵያ አስቂኝ የፍቅር ፊልም ነው። ፊልሙ በኢትዮጵያ ሲኒማ ቤቶች ረዥም ጊዜ የቆየ ሲሆን በህዝብ ዘንድ ከፍተኛ ተቀባይነትን አግኝቷል።"} {"id": "12376", "contents": "ፓርላማ ወይም የተወካዮች ምክር ቤት የሚባለው የህግ አውጭ ምክር ቤት ነው። ቃሉ የመጣው ከፈረንሳይኛ ቋንቋ ሲሆን ትርጉሙም መነጋገር ማለት ነው። በአብዛኛው የምዕራባዊያን ሚኒስትራዊ አስተዳደር በሚከተሉ ሀገሮች ይተገበራል። በኢትዮጵያም ህዝቦች በየአምስት አመቱ የሚመርጧቸው ተወካዮቻቸው የሚገኙበት ምክር ቤት ነው። ምክር ቤታዊ አገባብ"} {"id": "15178", "contents": "ለፈሪ ምድር አይበቃውም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "16324", "contents": "ጎበዝ አየን በደራሲ ዮፍታሄ ንጉሤ የተጻፈ መጽሐፍ ነው። በመጽሐፉ ተጠቃሎ የሚገኘው ፍሬ ሐሳብ የ፲፱፻፳፰ ዓ.ም. የኢጣልያንን ወረራ አስመልክቶ ሕዝቡ በጀግንነት እንዲጋፈጠው የሚያበረታታና የሀገር ፍቅር ስሜትን የሚቀሰቅስ ነው። ናሽናል ቢብሊዮግራፊ ቡድን፣ መዝገበ ህትመት ዳሰሳ፣ ቅፅ 25፣ ቁጥር 5፣ 2000 ዓ.ም.፣ ገፅ 13"} {"id": "16336", "contents": "ግርማ ነጋሽ (፲፱፻፴፮ ዓ.ም.) ታዋቂ ኢትዮጵያዊ ድምፃዊ ነው። ግርማ ነጋሽ የተወለደው በ፲፱፻፴፮ ዓ.ም. በአዲስ አበባ ከተማ አራት ኪሎ አካባቢ ሲሆን ያደገው ከፍልውሃ በላይ ፊት በር ከሚባለው ሠፈር ነው። ግርማ ነጋሽ ወደ ሙዚቃው ዓለም ለመግባት ዋናው ምክንያት የሆነው ሙዚቃን መውደድ ብቻ ሳይሆን ከታዋቂው ጥላሁን ገሠሠ ጋር በአደጉበት አካባቢ በሠፈር ልጅነት መገናኘትና የቅርብ ጓደኛ መሆን ነው። መጀመሪያ በፖሊስ ሠራዊት ከዚያም በብሔራዊ ቲያር በመቀጠር ስምንት ያህል ሙዚቃዎችን ተጫውቷል። ለመጀመሪያ ጊዜ በመድረክ ላይ ይዞ የቀረባቸው ዘፈኖች «የኔ ሃሣብ»ና «ምነው ተለየሽኝ» በመባል የሚታወቁትን ነው። ዜማዎቹ የሌላ ቢሆኑም ለሰሚ ጅሮ ጥሩ ሆነው እንዲደርሱ በእኩሌታ ጥረት ያደረገባቸው በመሆኑ አብዛኞቹን ይወዳቸዋል። የቤተሰብ ሙያውን ባለመውደድ እና በተለያዩ ምክንያቶች የተነሳ ሙዚቃን የወደዳትን ይህል ፈጥኖ ሊታወቅባት ችሏል። ናሽናል ቢብሊዮግራፊ ቡድን፣ የአንጋፋ አርቲስቶች መዝገበ የሕይወት ታሪክ፣ መጋቢት ፳፻፣ ገጽ 8"} {"id": "15250", "contents": "ልትሰራ ሂዳ ተላጭታ መጣች የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "16348", "contents": "ሺ መት ሺ ሞት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "16354", "contents": "ሺ አውል ኪሞት ሺ ይሙት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሺ አውል ከሚሞት አንድ ሺ ይሙት"} {"id": "16360", "contents": "ሺ ቢያጩሽ አንድ ያገባሽ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "12460", "contents": "ክሮሚየም(Chromium) የንጥረ ነገሮች ሠንጠረዥ ውስጥ ኬሚካዊ ውክሉ Cr ነው። አቶማዊ ቁጥሩም 24 ነው። የጥንተ፡ንጥር ጥናት (ኬሚስትሪ) በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ ክሮሚየም የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ። (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "13834", "contents": "ማቴዎስ የሚለው ስም ልዩ ልዩ ትርጉሞች አሉት። ቅዱስ ማቴዎስ - የኢየሱስ ተከታይ፣ ሃዋርያው የማቴዎስ ወንጌል - ሃዋርያው የጻፉት ወንጌል በአዲስ ኪዳን ዘመነ ማቴዎስ - በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር ዓመታት ሁሉ በ4 መደባት ይዞራሉ፤ እነሱም ስለ ሃዋርያት ስሞች ዘመነ ማቴዎስ፣ ማርቆስ፣ ሉቃስ (ተጨማሪ የጳጉሜ ቀን የሚቀበለው) እና ዮሐንስ ይባላሉ። ማቴዎስ (ስም) - ሌሎች ማቴዎስ የሚባሉ ሰዎች"} {"id": "12502", "contents": "ኒውትሮኒየም የጥንተ፡ንጥር ጥናት (ኬሚስትሪ) (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "12508", "contents": "ኦክስጅን ከግሪክ ὀξύς (ኦክሲስ) 'አሲድ' ወይም የአሲድ ጣእም ያለው እና γενής (ጀነስ) 'አባት'ከሚሉት ቃላት የመጣ ነው። የዚህ ንጥረ ነገር አቶማዊ ቁጥር 8 ሲሆን የሚወከልበት ውክል O ነው። በከፍተኛ ሁኔታ የመፀግበር ባህሪ ያለው ሲሆን የንጥረ ነገሮች ሠንጠረዥ ውስጥ የፔሬድ ሁለት ኢ-ብረታ ብረት ንጥረነገሮች አባል ነው። የጥንተ፡ንጥር ጥናት (ኬሚስትሪ) (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) ኮምጣጤ-ዘር ኮምጣጤ-ጂን በፈርንሳይኛ እንዲሁም በጀርመንኛ ቃል በቃል ይህን በኖርማል ሁኔታ ዉስጥ የጋዝ ዘር ሲተረጎም ኮምጣጤ ዘር ማለት ነው ፡፡ ጀርመኛዉን እንውሰድ ስያሜው ከሁለት ቃል የተዎጣነው የመጀመርያው ቃል sauer ቃል በቃል ሲተረጎም ኮምጣጣ ማለት ነው፡ ሆለተኛው stoff የሚለው ቃል ነገር ማለት ነው፡( ዛወር- ሽቶፍ)የሄምስጥሪ ኬምስትሪ ሰንጠረዥ አባት በሆነው በዲምትሪ ሜንዴሌቭ ቋንቋ በሩስያዊኛ ምን እንደሚባል እንመልከት፡ ኪስላ- ሮድ፡ ኪስልይ ማለት ቃል በቃል ኮምጣጥጤ ማለት ነው ``ሮድ`´ ማለት `´ዘር`` ማለት ነው። አኦክስጅን ፡ ኮምጣጤ -ዘር የሚለው የአማርኛ ስያሜ አብሮ ቢጻፍ የበለጠ ነገሩን ያብራራዋል። ማኦክሰድ ከንጥረ ነገር ዉስጥ የውሃን -ዘር ማትነን ማጥፋት መበተን ወይም ከሌሎች ንጥረ ነገሮች ዘር ጋር ስገናኝ የሚያስየው ሄሚካልዊ ባህርዩ።"} {"id": "16432", "contents": "ገዥ የዓይነት ክፍያ ወይም በገንዘብ ሊሆን ይችላል፤ የመግዛት አቅም ያለው የግብይት አካል ነው። ይህ አካል ለሚገዛው ሸቀጥ የሚሆን ተመጣጣኝ ክፍያ ሲፈፅም የቁሱ ባለቤት ይሆናል።"} {"id": "16456", "contents": "ጌታመሳይ አበበ ታዋቂ የኢትዮጵያ ባህላዊ ዘፋኝ ሲሆን ያለው የጠለቀ የማሲንቆ ዕውቀትና ችሎታው የማሲንቆው ሊቅ የሚል መጠሪያ አጎናፅፎታል። ጌታመሳይ አበበ በሰሜን አሜሪካ፣ በአውሮፓና በአፍሪቃ በመዟዟር የኢትዮጵያን የባሕል ጨዋታ በተለያዩ አለም አቀፍ መድረኮች ላይ ያንፀባረቀ አንጋፋ የባሕል ተጫዎች ነው። ጌታመሳይ አበበ በአሩሲ ክፍለ ሀገር ልዩ ስሙ አልባሶ በተባለ ቦታ በ፲፱፻፴፭ ዓ.ም. ተወለደ። ባለማሲንቆው ጌታመሳይ በሙያው ተለክፎ እጁን ለሙዚቃ የሰጠው ገና አንድ ፍሬ ልጅ ሳለ በሚኖርበት ሠፈር አካባቢ ሠርግና ክርስትና ሲኖር ማሲንቆ ይጫወቱ የነበሩትን በማየት ልቡ እጅግ ከተነሳ በኋላ ነው። ጌታመሳይ በግል ጥረቱ እንጨት እያጎበጠ የፈረስ ጭራ በማሰር ማሲንቆ መጫወት በመቻሉ ስሜቱ ወደዚህ ሙያ እንዲያመራ አስገደደው። ጌታመሳይ በ፲፱፻፶፫ ዓ.ም. ከሀገር ቤት መጥቶ ብሔራዊ ቲያትር ቤት ልምምድ ሲያደርግ ከቆየ በኋላ በአንዳንድ ተፅዕኖዎች ምክንያት ቲያትር ቤቱን ተሰናበተ። በ፲፱፻፶፮ ዓ.ም. በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የባህል ማዕከል የኢትዮጵያ ኦርኬስትራ እንደተቋቋመ ተቀጥሮ በርካታ ዘፈኖችን ተጫውቷል። በ፲፱፻፷ ዓ.ም. ወደ ሀገር ፍቅር ቲያትር ቤት ተዛወረ። ጌታመሳይ በሀገር ፍቅር ቲያትር ቤት ከዘፋኝነት በተጨማሪም የቲያትር ሙያን ሊማር በመቻሉ ከአስር በላይ በሚሆኑ ቲያትሮች ከዕውቅ አርቲስቶች ጋር በመሆን ሠርቷል። ለዚህም ማስረጃ ሊሆኑ የሚችሉት በአቤ ጉበኛ «የደካሞች ወጥመድ»፣ በብርሃኑ ዘሪሁን «የለውጥ አርበኞች» እና በጌታቸው አብዲ «ስንት አየሁ» ከብዙ ትቂቶቹ ናቸው። ጌታመሳይ እስካሁን ከሁለት መቶ የማያንሱ ዜማዎችን ተጫውቷል። ከእነዚህም ውስጥ «ሆብዬ እመጣለሁ»፣ «ሀገር መውደድ ማለት»፣ «ዳይመኔ»፣ «የመኖሪያ ቤቴ» እና «የኔ ሀያል» የተባሉት ዜማዎች በአድማጭ ዘንድ ያላቸው ተወዳጅነት ከፍተኛ ነው። ናሽናል ቢብሊዮግራፊ ቡድን፣ የአንጋፋ አርቲስቶች መዝገበ የሕይወት ታሪክ፣ መጋቢት ፳፻፣ ገጽ 14 (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "51193", "contents": ""} {"id": "16516", "contents": "ቀለም በቀንድ ውስጥ ጨለማ ነው ሲፃፍ ግን ብርሃን ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "16522", "contents": "ቀማኛና ሽፍታ ጭለማና ማታ የአማርኛ ምሳሌ ነው። አንድ ናቸው"} {"id": "16528", "contents": "ቀስ በመቀስ አንቁላል በአግሩይሂዳል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ቀስ በቀስ እንቁላል በእግሩ ይሄዳል"} {"id": "14020", "contents": "(ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "14044", "contents": "ሆ ቺ ሚን ከ1890-1969 እ.ኤ.አ. የኖረ የቬትናም ኮሚኒስት ፓርቲ መሥራችና መሪ ነበር። ሆ ቺ ሚን ከወጣትነት ጊዜው ጀምሮ ለአብዮታዊ ተግባራት የቆመ ነበር። ሆ ቺ ሚን በሥራ ምክንያት ፈረንሳይ ውስጥ በነበረበት ወቅት የካፒታሊስት ሥርዓት ምን ያህል ሠርቶአድሩን ሕዝብ ለሥቃይና ለመከራ እንደዳረገውና የዓለም ወዛደሮች በቀለም በቋንቋና በባህል ቢለያዩም ብሶታቸው አንድ መሆኑን በቅርብ ተገነዘበ። በአፍሪካና በእስያ የኢምፔሪያሊስቶች መምጣት ምን ያህል ሥቃይና ውርደት በእነዚህ ሕዝቦች ላይ እንዳደረሰ ተረዳ። በዚህም ምክንያት ሆ ቺ ሚን የቬትናም ሕዝብ ጠላት የፈረንሳይ ኢምፔሪያሊዝም እንጂ የፈረንሳይ መላው ሕዝብ አለመሆኑን ደጋግሞ ገልጿል። ሆ ቺ ሚን በ1917 እ.ኤ.አ. በፈረንሳይ ወዝአደሮች ትግል ውስጥ በቀጥታ ተሳታፊ በመሆን የፈረንሳይ ሶሻሊስት ፓርቲ አባል ሆነ። ከዚህም በላይ በፈረንሳይ የቬትናም አርበኞችን ማኅበር በማቋቋም በፈረንሳይ ይኖሩ የነበሩትን ቬትናማውያን በማንቃትና በማስተማር ለሀገራቸው ነፃነትና ክብር እንዲታገሉ ያነሣሣ ነበር። የጥቅምቱ የሩሲያ አብዮት ለአያሌ ዓመታት በዓለም ሰፍኖ የነበረውን የኢምፔሪያሊዝም ብቸኛ የበላይነት ሰባብሮ አዲስ ዘመን በማብሰሩ ሆ ቺ ሚን የጀመረውን ትግል ከግብ ለማድረስ የቦልሼቪኮችን ፈለግ መከተል እንዳለበት አመነ። በሆ ቺ ሚን አስተሳሰብ የቬትናም ብቻ ሳይሆን የሌሎች ቅኝ ተገዥ የሆኑ ሀገሮች ነፃነት የሚገኘው የወዝአደሩን የአብዮት ጎዳና በመከተል ብቻ እንደሆነ አጥብቆ ያምን ነበር። የነዚህ ሀገሮች ብሔራዊ ነፃነት ከማኅበራዊ ነፃነት ጋር መያያዙንና ይህም ነፃነት ከሶሻሊዝምና ከኮሚኒዝም ጋር በጥብቅ የተሳሰረ መሆኑን አስገንዝቧል። ሆ ቺ ሚን ከ1924 እስከ 1930 እ.ኤ.አ. በቻይናና በቬትናም በመዘዋወር ለዚህ ውስብስብ ትግል ግንባር ቀደም አመራር ሊሰጥ የሚችለውን ማርክሳዊ ሌኒናዊ ፓርቲ ለማቋቋም ከፍተኛ ትግል አደረገ። በመጀመሪያም የቬትናም አብዮታዊ ወጣቶች ማኅበር የተባለውን በማቋቋም «ወጣት» በተባለው ጋዜጣ ወጣቱን ለትግል ቀሰቀሰ። በዚህ ዓይነት ከብዙ ጥረትና ትግል በኋላም በ1930 እ.ኤ.አ. የኢንዶቻይና ኮሚኒስት ፓርቲን (ኋላ የቬትናም ሠራተኞች ፓርቲ፤ ዛሬ ደግሞ የቬትናም ኮሚኒስት ፓርቲ) መሠረተ። በ1935 እ.ኤ.አ. ሞስኮ ውስጥ የተካሄደው የኮሚኒስቶች ስብሰባ አንድ ሰፊ ፀረ ኢምፔሪያሊስት የሆነ ዲሞክራሲያዊ ግንባር እንዲቋቋም በወሰነው መሠረት ሆ ቺ ሚን ቬትሚን የተሰኘውን ሰፊ ፀረ ኢምፔሪያሊስት ግንባር በማቋቋም መላውን ሕዝብ በትግሉ ለማሳተፍ ችሏል። ዲየን ቢየን ፉ በተባለው ታሪካዊ ስፍራ የቬትናም አርበኞች የፈረንሳይን ጦር በማሸነፋቸው ፈረንሳይ በጀኔቩ ስምምነት መሠረት የቬትናምን አንድነት በማወቅ የሰላም ውል ፈረመች። ነገር ግን ከ1955 እ.ኤ.አ. ጀምሮ የአሜሪካ ኢምፔሪያሊዝም በፈረንሳይ እግር በመተካት የደቡቡን ክፍል ለመቁረስ የጦር ሰፈር በመሥራትና በውስጥ አርበኞች በመጠቀም ጦርነት ከፈተ። ነገር ግን አሜሪካ ከግማሽ ሚሊዮን ወታደሮች በላይና በብዙ ቢሊዮን የሚቆጠር ገንዘብ ቢያፈስም ቬትናምን ሊያሸንፍ አልቻለም። የማርክሲዝም ሌኒኒዝም መዝገበ ቃላት ፤ ፲፱፻፸፰፤ ገጽ 13-14"} {"id": "14122", "contents": "እቴጌ የኢትዮጵያ የሴት ማዕርግ ሲሆን በዘውድ መንግሥት ስርዐት ዘውድ የጫነው ንጉሥ ወይም ንጉሠ ነገሥት ሚስት አብራ ዘውድ ስትጭን የሚሰጣት የክብር መጠሪያ ነው። \"ንግሥት\" የሚለው ማዕርግ በራሷ መብት (እንደ ንግሥት ሣባ፣ ንግሥት ዮዲት፣ ነግሥተ ነገሥት ዘውዲቱ የዘውዱ ባለቤትነት ላላት ብቻ የሚሰጥ ማዕርግ ነው። እቴጌ እሌኒ እቴጌ ሰብለ ወንጌል - የዓፄ ልብነ ድንግል ሚስት እቴጌ ምንትዋብ እቴጌ ጣይቱ ብጡል - የዳግማዊ ምኒልክ ሚስት እቴጌ መነን አስፋው - የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ሚስት (የተፈሪ መኮንን የሕይወት ጓደኛ፣ የልጅ ኢያሱ ታላቅ እህት የወይዘሮ ስሒን ሚካኤል ልጅ፣( የንጉሥ ሚካኤልንጉሠ ጽዮን የልጅ ልጅ))"} {"id": "14158", "contents": "ትርጉሙ፦ በችኮላ ከተሰራ በዝግታ የተሰራ ይሻላል።"} {"id": "14164", "contents": "ትርጉሙ፦ የችኮላ ስራን ብዙ መሰናክል ይገጥመዋል።"} {"id": "14170", "contents": "ሀሜተኛ ነው ከዳተኛ' የአማርኛ ምሳሌ ነው። - ህሜተኛ ሰው ወዳጃችን ቢሆን/ብትሆን እንኳ በኋላ መክዳቱ/ቷ የማይቀር ነው።"} {"id": "14176", "contents": "ሐምሌን በብጣሪ ነሐሴን በእንጥርጣሪ የአማርኛ ምሳሌ ነው። -"} {"id": "16690", "contents": "ቄስና ንብ እያየ እሳት ይገባል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ቄስና ንብ እያዩ እሳት ይገባሉ"} {"id": "16702", "contents": "ቅማል ከአካላት ምስጢር ከቤት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ናቸው"} {"id": "14200", "contents": "ጥር ፮ ቀን፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻፳፮ ኛው ዕለት ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በዘመነ ዮሐንስ ፪፻፵ ዕለታት ሲቀሩ፤ በዘመነ ማቴዎስ፤ ማርቆስ እና ሉቃስ ደግሞ ፪፻፴፱ ዕለታት ይቀራሉ። ፲፱፻፵፫ ዓ.ም. ብጹዕ አቡነ ባስልዮስ (የቀድሞው እጨጌ ገብረ ጊዮርጊስ በካይሮ ቅዱስ ማርቆስ ቤተ ክርስቲያን ከእስክንድርያው ፓትርያርክ መዓርገ ጵጵስና ተቀብለው የመጀመሪያው ኢትዮጵያዊ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ኾነው ተቀቡ። ነገር ግን የፓትርያርክነቱን ማዕርግ የእስክንድርያው ፓትርያርክ ከሞቱ በኋላ ሰኔ ፳፩ ቀን ፲፱፻፶፩ ዓ/ም ነው የተሰጡት። ሪፖርተር፣ ኪንና ባህል - “ሳምንቱ በታሪክ”"} {"id": "19666", "contents": "አረቄ የሚለው ቃል ከበርካታ የመካከለኛው ምስራቅ የአልኮል መጠጥ ስያሜ ጋር ይመሳሰላል በአረብ araq ማለት የተጣራ ማለት ነው አረቄ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚሰራ የአልኮል መጠጥ ነው። አረቄ ማውጫ፣ ደቡብ ኢትዮጵያ የኢትዮጵያ አረቄ አዘገጃጀት በአጭሩ... 1ኛ• በበቂ ሁኔታ ደርቆ የተፈጨ እኩል ይዘት ያላቸው በቆሎ እና ብቅል ማዘጋጀት (ለምሳሌ አንድ ቁና ብቅል እና አንድ ቁና በቆሎ) . 2ኛ• ብቅሉን በእንስራ አድርጎ በላዩ ላይ ውሃ መሙላት። . 3ኛ• በመቀጠልም የተፈጨው በቆሎ በዋድያት /በዝርግ እቃ/ አድርጎ በውሀ ከተንፈረፈረ በኋላ በማግስቱ በብረት ምጣድ ማንኮር። . 4ኛ• በመቀጠልም በተዘጀው ብቅል ላይ በሶስተኛው ቀን 1 እንስራ ውሃ ተጨምሮ እንኩሮው ይደረጋል። . 5ኛ• ከዚህ በኋላ ቢያንስ በ6ኛ ወይም 7ኛ ወይም 10ኛ ቀኑ እንደየሠው የሥራ ባህል እየታየ አረቄውን ጥዶ ማውጣት ይቻላል፡፡ . 6ኛ• አረቄውን ለማውጣት በእሳት ላይ የሚጣደውም እንስራ ሲሆን እንስራው ሲጣድም ጋደም /ዘንበል/ ብሎ ነው፡፡ . 7ኛ• እንስራው ሲጣድም ከቂጡ በኩል የተጣመመ ሸምበቆ በእንስራው አንገት ላይ ይሰካና የእንስራው አፍ በጭቃ ይመረጋል፡፡ ሸምበቆው የተጣመመ የሚሆንበት ምክንያትም አረቄው ከእንስራው በተጣመመው ሸንበቆ በኩል ወደ ኮዳው እንዲወርድ እንዲያግዝ ነው፡፡ በሌላ መልኩ እንስራው የሚመረግበት ምክንያትም የሚወጣው አረቄ የእንፋሎቱ ውጤት በመሆኑ እንፋሎቱ እንዳይወጣና ቀዳዳ እንስራው አፉ ላይ እንዳይኖር በማሰብ ነው፡፡ ."} {"id": "16798", "contents": "ሠመራ በሰሜን ምስራቅ ኢትዮጵያ የአፋር ክልል ዋና ከተማ የሆነችውን አሳይታ ለመተካት አዲስ የተመሰረተች ከተማ ነች። ሰመራ በማደግ ላይ ከሚገኙ የኢትዮጵያ ከተሞች አንዱኣ ነች። ዱብቲ፣ አሳይታ እና ሎጊያ ሰመራን የሚያዋሰኑአት ከተሞች ናቸው። እንዲሁም በከተማዋ ከሚገኙ ነገሮች መካከል በ1999 ዓ.ም. የተመሰረተው ሰመራ ዩኒቨርሲቲ አንዱ ነው።"} {"id": "16840", "contents": "ዚንክ የንጥረ ነገሮች ሠንጠረዥ ውስጥ ኬሚካዊ ውክሉ Zn ነው። አቶማዊ ቁጥሩም 30 ነው። የጥንተ፡ንጥር ጥናት (ኬሚስትሪ)"} {"id": "16846", "contents": "ታንታለም የንጥረ ነገሮች ሠንጠረዥ ውስጥ ኬሚካዊ ውክሉ Ta ነው። አቶማዊ ቁጥሩም 73 ነው። የጥንተ፡ንጥር ጥናት (ኬሚስትሪ)"} {"id": "14290", "contents": "ሁለተኛ ጥፋት ቆሞ ማንቀላፋት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሁለተኛ ጥፋት ቆሞ ማንቀላፋት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "16870", "contents": "ኦጋነሦን ወይም ከ2008 ዓም ቀድሞ ዩኔንትሪየም (Ununoctium) በየንጥረ ነገሮች ሠንጠረዥ ውስጥ ጊዜያዊ ኬሚካዊ ውክሉ Uuo እና አቶማዊ ቁጥሩ 118 ለሆነ ንጥረ ነገር የተሰጠ የIUPAC ስያሜ ነው። ይህ ንጥረ ነገር በሌላ መጠሪያው eka-radon ወይም 118ኛው ንጥረ ነገር ይባላል። የጥንተ፡ንጥር ጥናት (ኬሚስትሪ) (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ Ununoctium የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ።"} {"id": "12946", "contents": "ምርጫ በየተወሰነ ዓመት ልዩነት በህዝብ የሚደረግ የመሪዎች ስየማ ነው። (ይህ ፖለቲካ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "16906", "contents": "የጋብቻ ሥነ-ስርዓት ወይም ሠርግ ሠዎች በጋብቻ ወይንም በሌላ ተመሣሣይ ሥርዓት ውስጥ ለመተሳሰር ቃል የሚገቡበት ዝግጅት ነው። ይህ ሥርዓት እንደየ ባሕሉ እና ወጉ ይለያያል። በሀድያ በባህሉ መሰረትየጋብቻ ምርጫ በማን ይካሄዳል?"} {"id": "52285", "contents": "Ford Ranger (ፎርድ ሬንጀር) በፎርድ ሞተር ካምፓኒ የተሰራ መካከለኛ ፒክ አፕ ነው ይህ ሞዴል መጀመሪያ የተመረተው እ.ኤ.አ. በ1982 በፎርድ ፕላንት በሉዊስቪል ፣ ኬንታኪ እና ሴንት ፖል ፣ ሚኔሶታ ነው። እና ከቶዮታ፣ ኒሳን እና ሚትሱቢሺ የ Chevrolet S-10 እና የጃፓን ፒክአፕ ተፎካካሪ መሆን። በአሁኑ ጊዜ ይህ ፒክአፕ በ4ኛው ትውልድ (በአሜሪካም ሆነ በአለም አቀፍ ስሪት) ላይ የሚገኝ ሲሆን ከነጋዴዎች እና ከፖሊስ አጠቃቀምም መካከል በጣም ታዋቂ ከሆኑ ትራኮች አንዱ በመሆኑ ፒክአፕ Ford Everest የተባለ SUV variant አለው፣ Ford Ranger በፋብሪካዎች ውስጥ ተመረተ። በሲድኒ፣ አውስትራሊያ እና ዌይን፣ ሚቺጋን (ለአሜሪካ ገበያ) ውስጥ ፎርድ ያለው። የመጀመሪያው Ranger ጥር 18፣ 1982 የሉዊስቪል ኬንታኪ ስብሰባ መስመርን አቋርጧል። በመጀመሪያ ለባህላዊ የበልግ ልቀት ተይዞ ሳለ፣ ከChevrolet S-10 መግቢያ ጋር በቅርበት ለመወዳደር፣ ፎርድ የ1983 Rangerን መጀመሩን ከበርካታ ወራት በፊት አሳድጎታል። የመጀመሪያዎቹ ተሽከርካሪዎች ማሳያ ክፍሎች በመጋቢት 1982 ደርሰዋል። መጀመሪያ ላይ ከኩሪየር ቀዳሚው ጋር ተሽጦ፣ የመጀመሪያው 1983 Ranger በ $6,203 (በ2018 16,570 ዶላር) ተሽጧል። በውጫዊ መጠኑ ከFord F-Series በጣም ያነሰ ቢሆንም፣ 4x4 Rangers የመሸከም አቅም ከF-100 ጋር የሚዛመድ ወይም የሚበልጥ 1,600 ፓውንድ ጭነት አቅርቧል። ለ1984፣ Ford Bronco II ባለሁለት በር SUV ተጀመረ። ከ1966–1977 ብሮንኮ ጋር በሚመሳሰል መጠን፣ Bronco II ከአብዛኛዎቹ የውስጥ ክፍሎቹ ጋር የሬንገር ቻሲስን አጭር ስሪት ተጠቅሟል። ለ 1989 ሞዴል ዓመት ሬንጀር የውጪውን ኤሮዳይናሚክስ እና ergonomics ውስጣዊ ሁኔታን ለማሻሻል ትልቅ የመሃል ዑደት ክለሳ አድርጓል። ለ1991 የFord Explorer SUV የፊት ፋሻውን፣ ቻሲሱን እና የውስጥ ክፍሎቹን በማጋራት ፊት ከተነሳው Ranger የተወሰደ ነው። የኋላ ዊል ድራይቭ መደበኛ ነበር፣ የትርፍ ጊዜ ባለአራት ጎማ ተሽከርካሪ እንደ አማራጭ (በፖስታ ውስጥ በጭራሽ አልቀረበም)። እንደ ውቅረት ላይ በመመስረት፣ Ranger በሶስት የዊልቤዝ 107.9 ኢንች (6 ጫማ አልጋ)፣ 113.9 ኢንች (7 ጫማ አልጋ) እና 125 ኢንች (SuperCab፣ በ1986 አስተዋወቀ)። ለ 1989, የኋላ-ጎማ ፀረ-መቆለፊያ ብሬክስ መደበኛ ሆነ."} {"id": "52303", "contents": "«እናትክን!» በሉልኝ ይፈሳል ይሉኛል፣ አባይ ዐይኑ ይፍሰስ ያን ስንቱን ወገኔን የውሃ እጦት ሲያምስ የድርቀት ጋንጩራ ሲበላ ስንቱን ነፍስ፣ ውሃ ውሃ እያለ ለጋው ሲቀነጠስ ናይል አባያችን . አለ ነበር ሲፈስ ለፈፀመው ደባ ለሰራውም ግፉ «እናትክን!» በሉልኝ በዚያ የምታልፉ ገጣሚ እና ባለቅኔ ኃይሉ ገብረዮሀንስ (ገሞራው)"} {"id": "52315", "contents": "ይህ መጣጥፍ ስለ አንድ ኢትዮጵያዊ እና አሜሪካዊ የድረ-ገጽ ህትመት ነው። ዝቅተኛ የኢትዮጵያ ዘገባዎች ወይም ዝቅኢቅ ሪፖርቶች በሴፕቴምበር 17፣ 2021 የተከፈተ የአሜሪካ የኦንላይን ዜና ሕትመት ድህረ ገጽ ነው፣ ዋና መሥሪያ ቤቱን በካሊፎርኒያ፣ ዩኤስ ነው። ነገር ግን ህትመቱ ከ2020 (የአውሮፓ የቀን መቁጠሪያ) ጀምሮ በሥራ ላይ ውሏል። ሎው ኢትዮጵያ ሪፖርቶችም “ሰበር ዜና ከወግ እና ከእውነት” የሚል መፈክርም አለው።ዘ ሎው ኢትዮጵያ ዘገባዎች ዜናዎችን የሚዘግቡ የዜና ማሰራጫዎች ሲሆን ተልእኮውም ዜናዎችን መዘገብ ነው \" ሰበር ዜና ከእውነት ጋር \" በሚል መሪ ቃል ወቅታዊ ዜናዎችን መዘገብ ይፈልጋል ነገር ግን ከእውነት እና ከባህላዊ ወግ አጥባቂ ኢትዮጵያዊ ጋር እንደ ዝንባሌው የበለጠ ወግ አጥባቂ የፖለቲካ አመለካከት ይኑርዎት።የዝቅኢቅ ሪፖርቶች የየራሳቸውን ዜና በክልሎች እና በስሙ የተገኙ ርዕሰ ጉዳዮችን የሚዘግቡ ዝቅኢቅ ዘገባዎች ተ.ግ፣ ዝቅኢቅ ዘገባዎች ቻይና፣ ዝቅኢቅ ዘገባዎች ንግድ እና የኢትዮጵያ ምስል የሚባሉ የቅርንጫፍ ቢሮዎች አሉት። ወይም ከዚህ በላይ ስም የ ዝቅተኛ የኢትዮጵያ ዘገባዎች የተባበሩት ግዛቶች, የ ዝቅተኛ የኢትዮጵያ ዘገባዎች ቻይና, የ ዝቅተኛ የኢትዮጵያ ዘገባዎች ንግድ. እነዚህ ሁሉ ቅርንጫፎች የሚመሩት የዝቅተኛው ኢትዮጰያ ዋና ዳይሬክተር ጽሕፈት ቤት ሪፖርት አድርጓል ወይም የሎው ኢትዮጵያ ሪፖርቶች ዳይሬክተር ጽሕፈት ቤት ነው። የዝቅተኛው ኢትዮጰያ ዋና ዳይሬክተር ጽሕፈት ቤት ሪፖርት አድርጓል ለበጀት ጭማሪ ወይም መቀነስ ወይም የይዘት መረጃ ወይም የዝቅተኛው ኢትዮጵያ ዘገባዎች ሥራ አስፈፃሚ ካቢኔ ለሚወጣው ለእያንዳንዱ ይዘት ተጠያቂ ነው."} {"id": "52339", "contents": "አቶ አማኑኤል ደሳለው በድሮው ጎጃም ጠቅላይ ግዛት አገው ምድር አውራጃ በአሁኑ ፈግታ ለኮማ ወረዳ ልዩ ስሙ አዲስ ቅዳም ከተማ 01 ቀበሌከአባታቸው መ/ር ደሳለው በሪሁን እና ከእናታቸው መ/ርት ጥሩእመቤት ዳኛው ጥቅምት 06/2012 ዓ.ም ተወለደ። ተወለዶ አቅማ ሄዋን እስኪደረስ ድረስ ከአያቱ ጋር አደገ።ከዚያህ በሆላ ወደ አባቱ ዘንድ መኖር ስለፈለገ በፊቱ አጣራር ኮክራ አውራጃ በአሁኑ ፋግታ ለኮማ ወረዳ ኮሪጎሃና ቀበሌ ቸዋሲ ኪ/ምህረት ኑሮውን መስርተው የሚኖሩ ታዋቂ እና ዝናኛ አከበባውን ህብረተሰብ ወይም ማህበረሰብ የሚያከብሩ ታላቅ ሰው ናቸው።"} {"id": "20110", "contents": "ቶፋ መቀበሪያው ያው ፈፋ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20116", "contents": "ትገርም ሻሸመኔ ትብስ ኮፈሌ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "9802", "contents": "ሎጥ (ዕብራይስጥ፦ לוֹט፤ ዓረብኛ፦ لوط፤) በመጽሐፍ ቅዱስ መሠረት የአብርሃም (አብራም) ወንድም ካራን ልጅ ነበረ (ዘፍ. 11፡27)።"} {"id": "14452", "contents": "ሁል ጊዜ ባሬራ ትበያለሽ ወይ አንዳንድ ጊዜ እንኳ ወጥ አትይሞይ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሁል ጊዜ ባሬራ ትበያለሽ ወይ አንዳንድ ጊዜ እንኳ ወጥ አትይሞይ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሁልጊዜ አንድ ነገር ላይ ችክ ማለት አስለቺ ነው"} {"id": "20134", "contents": "ትንሳኤ ትንሳኤ ቢሉኝ ጸሎተ ሀሙስ መሰለኝ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "14476", "contents": "ሆዱ ናረት ሙያው ከጅረት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሆዱ ናረት ሙያው ከጅረት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "17068", "contents": "ጫማ የለኝም ብለህ አትዘን እግር የሌለው አለና የአማርኛ ምሳሌ ነው። የህይወትክን ጥሩ ጎን አስብ"} {"id": "20158", "contents": "ና ያሉት እንግዳ እራቱ ፍሪዳ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "14536", "contents": "ጳጉሜ የወር ስም ሆኖ በነሐሴ እና በመስከረም ወራት መኻል የሚገኝ ከአስራ ሦስቱ ኢትዮጵያ የወራት አቆጣጠር ውስጥ የመጨረሻው እና አሥራ ሦስተኛው (፲፫ ኛው) የወር ስም ነው። «ጳጉሜ» በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር ዘመነ ዮሐንስ ሥግር ዓመት (በጎርጎርያዊ አቆጣጠር leap year) በመሆኑ ስድስት (፮) ዕለታት አሉት። በዘመነ ልቆስ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና በዘመነ ማርቆስ አምስት (፭) ዕለታት አሉት። «ጳጉሜ» የሚለው ስም ምንጩ ከግሪክ ቋንቋ ሲሆን <<ቀሪ ዕለታት>> ማለት ነው። ነሐሴ የክረምት ሦስተኛው ወር ነው። ኢትዮጵያ በአለም ብቸኛዋ የ13 ወራት ጸጋ ባለቤት ናት። ይህ የፓጉሜን ወር በኢትዮጵያውያን ዘንድ የምህረት ወር ተብሎ ይታመናል። ወደ አዲስ አመት መግቢያ (መሸጋገርያ) ወርም ነው። ዘመነ ማቴዎስ ዘመነ ማርቆስ ዘመነ ሉቃስ ዘመነ ዮሀንስ ^ [1]"} {"id": "14554", "contents": "ጥቂት ያለው ሁሉ ብርቁ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው። ጥቂት ያለው ሁሉ ብርቁ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው። ድህነትን አስከፊነት የሚገልጽ ተረትና ምሳሌ"} {"id": "14560", "contents": "ጦር ሲመጣ ዛቢያ ቆረጣ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ጦር ሲመጣ ዛቢያ ቆረጣ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሙሽራ መጣ በርበሬ ቀንጥሱ ከሚለው አባባል ጋር ይሄዳል። ነገሮችን ከበፊቱ አስቀድሞ ማቀድን የሚያበረታታ አባባል ነው።"} {"id": "20224", "contents": "ንጉስ በግንቡ ይታማል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "17164", "contents": "{{0932343623"} {"id": "17176", "contents": "የአጼ ቴወድሮስ ዜና መዋዕል ስሙ ባልታወቀ ኢትዮጵያዊ ደራሲ እንደተጻፈ፣ እንዲሁም በፉሴላ የተባለ ጣሊያናዊ እንደታተመ ከጎን ቀርቧል። ዜና መዋዕሉ ሙሉውን የአጤ ቴዎድሮስ ዘመን በመተረክ ከደብተራ ዘነብ ዜና መዋዕል ለየት ይላል።"} {"id": "17200", "contents": "ዬተቦርይ (ስዊድንኛ፦ Göteborg ፤ አጠራሩን ለማዳመጥ) የቨስትራ ዬታላንድ፣ ስዊድን ከተማ ነው። ከተማው በስካገራክ ወሽመጥ ዳር ይገኛል። 512,754 ሰዎች ገደማ ይኖሩበታል፤ ይህም በሕዝብ ብዛት የስዊድን 2ኛው ከተማ ነው። የተመሠረተው በ1613 ዓ.ም. ነበረ። Göteborg Stad"} {"id": "17224", "contents": "ብዙ ጊዜ መጥፎ ተርጎ የሚወሰድ ነገር ጥሩ ጎን እንዳለው ለመግለጽ ይሚያገለግል"} {"id": "17230", "contents": "ባልና ሚስት ካንድ ባህር ይገኛሉ birds of a feather fly together"} {"id": "17242", "contents": "ቢያንስ ቢያንስ ይህን ባላደረግሽ"} {"id": "17254", "contents": "ልጆች የወላጆችን ጉዳት እንዲበቀሉ የሚያበረታታ"} {"id": "17272", "contents": "ተሁለት ዛፍ የወደቀ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "14656", "contents": "መስከረም ፳፯ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፳፯ኛው ዕለት እና የመፀው ወቅት ፪ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በዘመነሉቃስ ፫፻፴፱ ዕለታት ሲቀሩ፤ በዘመነ ዮሐንስ ፣ ማቴዎስ እና ማርቆስ ደግሞ ፫፻፴፰ ዕለታት ይቀራሉ። ፲፱፻፲፪ ዓ/ም - የሆላንድን ብሔራዊ ዓርማ ያዘለው ‘ኬ. ኤል. ኤም’ (KLM) የተባለው እና ከምሥረታው ጀምሮ እስካሁን ስሙንም ሆነ ዓርማውን ሳይቀይር በመቆየት አንደኝነትን ያስመዘገበው ዓየር መንገድ ተመሠረተ። ፲፱፻፳፩ ዓ/ም - ልዑል ራስ ተፈሪ መኮንን በንግሥተ ነገሥታት ዘውዲቱ እጅ ዘውድ ጭነው ንጉሥ ተፈሪ ተባሉ። <<ለእኔ ረዳት እንድትሆን እነሆ ለክብርህ ዘውድ ሰጠሁህ። ወደፊትም ለንጉሠ ነገሥቱ ዘውድ ወራሽ ለመሆን ያብቃህ።>> ንግሥተ ነገሥታት ዘውዲቱ፣ መስከረም ፳፯ ቀን ፲፱፻፳፩ ዓ/ም ፲፱፻፳፮ ዓ/ም - አምሥት ነባር የፈረንሳይ አየር መንገዶችን በማዋሐድ የአሁኑ ‘ኤየር ፍራንስ’ (Air France) ተመሠረተ። ፲፱፻፵፪ ዓ/ም - የቀድሞው የምሥራቅ ጀርመን ሪፑብሊክ ተመሠረተ። ፲፱፻፶፫ ዓ/ም - ናይጄሪያ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት አባል ሆነች። ፲፱፻፷፬ ዓ/ም -ኦማንየተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዓባል ሆነች። ፲፱፻፺፬ ዓ/ም -አፍጋኒስታን በ አሜሪካ ሠራዊት ተወረረች። ፲፱፻፳፬ ዓ/ም - የደቡብ አፍሪቃው ጳጳስ እና የኖቤል የሰላም ሽልማት ተቀባይ ዴዝሞንድ ቱቱ በዚህ ዕለት ተወለዱ። ፲፱፻፵፭ ዓ/ም - አገራቸውን ሩሲያን በፊት በጠቅላይ ሚኒስትር እና አሁን በፕሬዝዳንት ማዕርግ የሚያገለግሉት ቭላዲሚር ፑቲን በዚህ ዕለት ተወለዱ። ፲፱፻፺፱ ዓ/ም - ኤርትራዊው ዘፋኝ፣ ገጣሚ እና የሙዚቃ አቀናባሪ አብርሐም አፈወርቂ ቀይ ባህር ውስጥ ሰምጦ በተወለደ በ ፵ ዓመቱ ሞተ። ^ ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ፣ “ሕይወቴና የኢትዮጵያ እርምጃ” (፲፱፻፳፱ ዓ/ም) ^ ዘውዴ ረታ (፲፱፻፺፱ ዓ/ም)፣ ገጽ ፭፻፲፭ (እንግሊዝኛ) http://en.wikipedia.org/wiki/October_7"} {"id": "20356", "contents": "እንደ ተተከለ ትርሽማ እንደ ተሰጣ ሸማ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20362", "contents": "እንደ አይን ፈሪ እንደ እግር ደፋር የለም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20374", "contents": "እንደ ውሀ ይፈስ እንደ ጋዝ ይነፍስ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20380", "contents": "እንደ ጸሀይ የሞቀ እንደ ጨረቃ የደመቀ እንደ አበባ ያሸበረቀ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20386", "contents": "እንዲህ ልጠግብ በሬዪን አረድኩት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20398", "contents": "እንዳዩ መጉረስ እድህነት ያደርስ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20554", "contents": "እጅ ላፍ ሚዛኑ ነው ባፍ የገባ ለእጅ ሀይሉ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው። እጅ ላፍ ሚዛኑ ነው ባፍ የገባ ለእጅ ሀይሉ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20566", "contents": "እጅግ ስለት ይቀዳል አፎት የአማርኛ ምሳሌ ነው። እጅግ ስለት ይቀዳል አፎት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20572", "contents": "እግረ መንገዳቸውን ይሸጣሉ በሬአቸው የአማርኛ ምሳሌ ነው። እግረ መንገዳቸውን ይሸጣሉ በሬአቸው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20584", "contents": "እግር የላት ክንፍ አማራት የአማርኛ ምሳሌ ነው። እግር የላት ክንፍ አማራት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20596", "contents": "እግዚአብሄርን ያህል ጌታ ገነትን ያህል ቦታ የአማርኛ ምሳሌ ነው። እግዚአብሄርን ያህል ጌታ ገነትን ያህል ቦታ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20602", "contents": "እግዚሄር ያመነውን ማን ይችለዋል ንጉስ የተከለውን ማን ይነቅለዋል የአማርኛ ምሳሌ ነው። እግዚሄር ያመነውን ማን ይችለዋል ንጉስ የተከለውን ማን ይነቅለዋል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20608", "contents": "እጸድቅ ብዬ ባዝላት አንቀልባውን በጥርሷ በጠሰችው የአማርኛ ምሳሌ ነው። እጸድቅ ብዬ ባዝላት አንቀልባውን በጥርሷ በጠሰችው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "17530", "contents": "ሞጣ ቀራንዮ ምነው አይታረስ በሬ ሳላይ መጣሁ ከዚያ እስከዚህ ድረስ ቁልፉ ሀረግ - በሬ ሳላይ፤ ሰሙ የሚያርስ በሬ አላየሁም ሲሆን ወርቁ ሰው ሁላ አልቆ ሬሳ ላይ እየተረማመድኩ መጣሁ"} {"id": "20626", "contents": "ከህጻን ጋር አትብላ ድንች ድንቹን ይለቅምብሀል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ከህጻን ጋር አትብላ ድንች ድንቹን ይለቅምብሀል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20638", "contents": "ከልብ ካለቀሱ እንባ አይገድም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ከልብ ካለቀሱ እንባ አይገድም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20470", "contents": "እውር ቢሸፍት ከጓሮ አያመልጥ የአማርኛ ምሳሌ ነው። እውር ቢሸፍት ከጓሮ አያመልጥ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "17560", "contents": "ኡር-ኑንጋል (ወይም ኡር-ሉጋል) የኡሩክ 5ኛው ንጉሥ ነበረ። በሱመራዊ ነገሥታት ዝርዝር ላይ 30 ዓመታት እንደ ነገሠ ይላል። ነገር ግን ከርሱ አስቀድሞ እንደ ነገሡት 4 የኡሩክ ነገሥታት (ኤንመርካር፣ ሉጋልባንዳ፣ ዱሙዚድና ጊልጋመሽ) ሳይሆን፣ በኡር-ኑንጋል ስም ምንም አፈ ታሪክ አይታወቅም። ከነገሥታት ዝርዝር በቀር ስሙ የሚጠቀሰው በቱማል ዜና መዋዕል ብቻ ሲሆን፣ የቱማል መቅደስ በኒፑር ከአባቱ ጊልጋመሽ ቀጥሎ እንደ ጠበቀው ይገልጻል። ከኡር-ኑንጋል ዘመን በኋላ 6 ነገሥታት በኡሩክ እንደ ተከተሉ በዝርዝሩ ላይ ይላል። ነገር ግን ለነዚህ 6 ነገስታት (ኡዱል-ካላማ፣ ላባዕሹም፣ ኤን-ኑንታራህ-አና፣ መሽ-ሄ፣ መለም-አና፣ ሉጋል-ኪቱን) ምንም ቅርስ ወይም ሌላ ጥቅስ አልተገኘም። ስለዚህ ከኡር-ኑንጋል በኋላ፣ የሱመር ላዕላይነት በእውኑ ከኡሩክ ወደ ኡር ከተማ እንደ ተዛወረ ይታስባል።"} {"id": "17686", "contents": "^ JohnDower፣1861"} {"id": "17692", "contents": "የ1994 እ.ኤ.አ. ፊፋ የዓለም ዋንጫ ፲፭ኛው የፊፋ የዓለም ዋንጫ ሲሆን ከሰኔ ፲ እስከ ሐምሌ ፲ ቀን ፲፱፻፹፮ ዓ.ም. በአሜሪካ ተካሄዷል። የዋንጫው ጨዋታ ዜሮ ለ ዜሮ ከአለቀ በኋላ ብራዚል ጣሊያንን ፫ ለ ፪ በመርታት ለአራተኛ ጊዜ ዋንጫውን አግኝታለች። ይህ በቅጣት ምት አሸናፊው የተወሰነበት የመጀመሪያው የዓለም ዋንጫ ነው። ይህ ውድድር በ3.6 ሚሊዮን ሰዎች በመታየቱ እስከ ዛሬ ድረስ በብዙ ተመልካቾች አንፃር ሬከርዱን ይዟል።"} {"id": "20764", "contents": "ውሀ መመለስ ወደ ሌላ ማፍሰስ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ውሀ መመለስ ወደ ሌላ ማፍሰስ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "10426", "contents": "ፀሐይ ዮሐንስ (፲፱፻፶፬ ዓ.ም. ተወለደ) የኢትዮጵያ ታዋቂ ዘፋኝ ሲሆን ብዙ ዘመናዊ የሙዚቃ ስራወችን በማቅረብ ይታወቃል። ፀሐይ ዮሐንስ በ፲፱፻፶፬ ዓ.ም. በኤርትራ ክፍለ ሀገር አሥመራ ከተማ ተወለደ። ፀሐይ ከአባቱ ጋር ወደ አዲስ አበባ መጥቶ ትምህርቱን በሚከታተልበት ወቅት የሙዚቃ ችሎታውን ለማዳበር ቻለ። የ፭ኛ ክፍል ተማሪ እያለ በአብዮቱ ወቅት ፷ ሺህ ተማሪዎች ወደ ገጠሪቱ ኢትዮጵያ ለዕድገት በሕብረት ዘምተው ሳለ «በርታ ዘመዴ ዘማቹ ጓዴ» የተሰኘው የመጀመሪያውን ሙዚቃ ለሕዝብ በማቅረብ በወቅቱ ከፍተኛ አድናቆት ተችሮታል። ከዚያም መሀይምነትን ለማጥፋት የመሠረተ ትምህርት ዘመቻ በታወጀበት ጊዜ «ማንበብና መፃፍ» የተሰኘው ዘፈኑ በጣም ቀሽቃሽና አስተማሪ ስለነበር ፀሐይን ይበልጥ እንዲታወቅ አድርጎታል። ከእነዚህም ማህበራዊ ሕይወትን ከሚገልፁት በተጨማሪ በ፲፱፻፸፭ ዓ.ም. ካሰማቸው ዘፈኖቹ ውስጥ «ፍንጭትዋ»፣ «ያዝ ያዝ» እና «ጡር ነው» የተሰኙት በሕዝቡ ዘንድ ውዴታን ያገኙ ነበሩ። ፀሐይ አሁንም ቢሆን የተለያዩ ዜማዎችን በመዝፈን በሕዝቡ ዘንድ ከፍተኛ አድናቆት ያለው አርቲስት ነው። ፲፱፻፸፬ ተይ ሙኒት ፲፱፻፸፭ ፍንጭትዋ ፲፱፻፸፯ ሳብ ሳም ፲፱፻፸፱ ጡር ነው ፲፱፻፹፪ ተባለ እንዴ ፲፱፻፹፭ ኢትዮጵያ ፲፱፻፹፱ ያላንቺማ ፲፱፻፺፪ ጀመረች ፲፱፻፺፬ ለትንሽ ፲፱፻፺፱ ሳቂልኝ ^ ሀ ለ ሐ መ ናሽናል ቢብሊዮግራፊ ቡድን፣ የአንጋፋ አርቲስቶች መዝገበ የሕይወት ታሪክ፣ መጋቢት ፳፻፣ ገጽ 22 ^ ሀ ለ ሐ መ ሠ ረ ሰ ሸ ቀ በ ተ (እንግሊዝኛ) የፀሐይ ዮሐንስ ድረገጽ (በኅዳር ፳፮ ቀን ፳፻፫ ዓ.ም. የታየ) (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "18202", "contents": "ጥር ፳፰፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻፵፰ ኛው ዕለት ሲሆን፤ የበጋ ወቅት ፴፫ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፪፻፲፰ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፪፻፲፯ ቀናት ይቀራሉ። ፲፱፻፶ ዓ/ም - በግብጽ፣ ጋማል አብደል ናስር የአገሪቱ የመጀመሪያው ፕሬዚደንት ሆነው ታጩ። ፲፱፻፶ ዓ/ም - የአሜሪካ ኅብረት አየር ኃይል በሳቫና (ጂዮርጂያ) ጠረፍ አካባቢ አንድ የሃይድሮጅን ቦምብ ጠፍቶበት እስካሁን አልተገኘም። ፲፱፻፶፬ ዓ/ም - የፈረንሳይ ፕሬዚደንት ሻርል ደጎል፣ አልጀሪያ ነጻነቷን እንድትሰጥ ጥሪያቸውን አቀረቡ። (እንግሊዝኛ) (እንግሊዝኛ) http://en.wikipedia.org/wiki/February_5"} {"id": "18214", "contents": "መጋቢት ፯፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻፹፯ ኛው ዕለት ሲሆን፤ የበጋ ወቅት ፸፪ ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፻፸፱ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፻፸፰ ቀናት ይቀራሉ። ፲፸፻፶፭ ዓ/ም - በባሊ ደሴት ላይ የሚገኘው ሦስት ሺ ሜትር ቁመት ያለው የአጉንግ ተራራ በእሳተ ገሞራ ፍንዳታ እስከ አሥራ አንድ ሺ ሰዎችን ፈጅቷል። ፲፱፻፷፭ ዓ/ም - የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት መንግሥት እና የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የልማት ፕሮግራም (UNDP) በእርሻ ልማት መስክ ለአዋሽ ሸለቆ ማልሚያ ሁለት ስምምነቶችን ፈረሙ። በተጨማሪ የዓለም ባንክ ዓለም አቀፍ የልማት ድርጅት (IDA) በኢትዮጵያ ለከብት እርባታ የሚውል የአምሥት ሚሊዮን ዶላር ዋስትና እንደሚሰጥ አስታወቀ። (እንግሊዝኛ) P.R.O., FCO 371/1660 - ANNUAL REVIEW FOR ETHIOPIA FOR 1973"} {"id": "20860", "contents": "ዘገየች ከረመች ቆይታ መጣች የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዘገየች ከረመች ቆይታ መጣች የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20890", "contents": "ዝሆን ቂጡን ተማምኖ ግንድ ይውጣል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዝሆን ቂጡን ተማምኖ ግንድ ይውጣል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20902", "contents": "ዝምታ ለበግም አልበጃት አስራ ሁለት ሆና አንድ ነብር ፈጃት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዝምታ ለበግም አልበጃት አስራ ሁለት ሆና አንድ ነብር ፈጃት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20914", "contents": "ዝናብ ሊጥል ሲል ይነፍሳል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዝናብ ሊጥል ሲል ይነፍሳል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "13276", "contents": "እቃ እቃ ህጻናት እንደ ትልቅ ሰው እራሳቸውን በመቁጠር ቤት በመያዝ እና ቤቱን ለማስተዳደር በመሞከር የመጭው ህይወታቸውን ካሁኑ የሚፈትኑበት ጨዋታ ነው።"} {"id": "13336", "contents": "ዘመናዊ ፍልስፍና (modern philosophy) የሚባለው የምዕራባውያን ፍልስፍና ከ17ኛው ክፍለ ዘመን ወዲህ ያለው ሲሆን፣ ይህን አዲሱን ዘመን ጀመረ ተብሎ የሚታወቀው ፈረንሳዊው ደካርት ነው።"} {"id": "13396", "contents": "ከዚህ በታች የሚታዩት ዝርዝር ስራዎች የቅርጽ የስእል እና የሕንጻ ስራዎች የኢጣሊያዊው እንደገና መወለድ አርቲስት ማይክል አንጄሎ ቡናሮቲ. የጠፉ ስራዎቹም ታክለዋል ነገር ግን ውል ተዋውሎ ያልሰራቸው አልታከሉም። ማይክል አንጄሎ ብዙ የስእል እና የግጥም ስራዎችን ለአለም አበርክቶ አልፏል። ^ New attribution, disputed. Previously attributed to Ghiberti ^ Underwent six different phases, in 1505, 1513, 1516, 1525–1526, 1532 and 1542 ^ also known as Dusk and Dawn ^ Unfinished ^ The attribution of this work to Michelangelo is disputed. ^ Earliest Known Painting by Michelangelo Acquired By the Kimbell Art Museum, Kimbell Art Museum, 2009-05-13, retrieved 2009-05-13"} {"id": "13486", "contents": "ሐምሌ ፯ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፫፻፯ ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፶፱ ቀናት በ ዘመነ ዮሐንስ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፶፰ ቀናት ይቀራሉ። በተጨማሪ ሥላሴ በአብርሃም ቤት የተስተናገዱበት ቀን በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ዓመታዊ የንግሥ በዓል ቀን ነው። ፲፪፻፷ ዓ/ም - አጼ ይኩኖ አምላክ በአቡነ ተክለ ሃይማኖት እጅ ተቀብተው ዘውድ ጭነው ነገሡ። ፲፯፻፹፩ ዓ/ም - የፓሪስ ኗሪዎች በከተማቸው የሚገኘውን የባስቲይ (Bastille ) ጥንታዊ ምሽግና ወህኒ ቤት በማጥቃት ሰባት እስረኞችን ነጻ አወጡ። ይኼም የፈረንሳይ አብዮት የፈነዳበት ዕለት በየዓመቱ ይከበራል። ፲፱፻፶ ዓ/ም - በኢራቅ የጦር መኮንኖች የዳግማዊ ንጉሥ ፋይሳልን መንግሥት ገለበጡ። ፲፱፻፷፩ ዓ/ም - የዩናይተድ ስቴትስ መንግሥት የ $500, $1,000, $5,000 እና $10,000 ሰርዞ ከአገልግሎት ውጭ አደረጋቸው። ፲፱፻፸፩ ዓ/ም - የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ሁለተኛው ኢትዮጵያዊ ፓትርያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ቴዎፍሎስ በደርግ ግፈኛ ድርጊት ተገደሉ። (እንግሊዝኛ) http://en.wikipedia.org/wiki/July_14 (እንግሊዝኛ) http://news.bbc.co.uk/onthisday/hi/dates/stories/july/14/newsid_3736000/3736391.stm"} {"id": "20998", "contents": "የሌባ ምኝታው ካመድ መታሰሪያው ገመድ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሌባ ምኝታው ካመድ መታሰሪያው ገመድ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "11512", "contents": "መኮንን በኢትዮጵያ በወታደራዊ ሙያ ውስጥ ከበታች ባለዕረጎች በላይ ላለ ባለዕረግ የሚሰጥ የጥቅል ስም ነው። በተጨማሪም በአካባቢና በህዝብ ጤና አጠባበቅ ለሰለጠነ ባለ ሙያ የሚሰጥ ስያሜ ነው። ምሳሌ ጤና መኮንን።"} {"id": "21262", "contents": "የሞተ አይከሰስ የፈስስ አይታፈስ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሞተ አይከሰስ የፈስስ አይታፈስ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "18562", "contents": "አየር አየርና ኅዋ ኢንጂኔሪንግ"} {"id": "18610", "contents": "ሪክ ማላምብሪ እንግሊዝኛ: Rick Malambri (የተወለደው ኖቬምበር 7 እ.አ.አ. 1982) የአሜሪካ ተወላጅ ይርሆንር ሞዴል እና ታዋቂ የፊልም ተዋናይ ነው። ሪክ ማላምብሪ በተለይም እ.አ.አ. በ2010 የተለቀቀው ስቴፕ አፕ ስሪዲ እንግሊዝኛ: Step Up 3D ፊልም ላይ በመተወን ታዋቂነትን አትርፏል። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) ^ http://static.cinemagia.ro/img/db/actor/03/71/02/rick-malambri-732994l.jpg (clothing model photo)"} {"id": "17860", "contents": ""} {"id": "18712", "contents": "ማርጋሬት ሚቸል (እ.አ.አ. ከ1900-1949) ታዋቂ አሜሪካዊት ደራሲ ነበረች። በዋናነት እንግሊዝኛ: Gone with the Wind በተሰኘው ስራዋ ትታወቃለች። ‎የአሜሪካዊ ደራሲያን ዝርዝር (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "21424", "contents": "የክረምት ጥማትና የመከር ጊዜ ረሀብ አለባለቤቱ የሚያውቀው የለም የአማርኛ ምሳሌ ነው። የክረምት ጥማትና የመከር ጊዜ ረሀብ አለባለቤቱ የሚያውቀው የለም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21106", "contents": "የሚውል ሆድ ማለዳ ይርበዋል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሚውል ሆድ ማለዳ ይርበዋል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21436", "contents": "የወደደና የአበደ አንድ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው። የወደደና የአበደ አንድ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21448", "contents": "የዘመድ ጥል የስጋ ትል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የዘመድ ጥል የስጋ ትል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21460", "contents": "የደንቆሮ ለቅሶ መልሶ መልሶ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የደንቆሮ ለቅሶ መልሶ መልሶ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "17968", "contents": "ተዳኛ ተሟግቶ ታዲያማ ተዋግቶ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "18022", "contents": "ሲሾም ያልበላ ሲሻር ይቆጨዋል"} {"id": "18028", "contents": "ተፈጣሪ ሙርጥ ጫሪ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "18034", "contents": "የካቲት ፳፰፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻፸፰ተኛው ዕለት ሲሆን፤ የበጋ ወቅት ፷፫ተኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፻፹፰ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና በዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፻፹፯ ቀናት ይቀራሉ። ፲፰፻፺፩ ዓ/ም - የባየር መድኀኒት ኩባንያ አስፒሪን የተባለውን መድኀኒት በንግድ-ስም አስመዘገበ። ፲፱፻፬ ዓ/ም - የኖርዌይተወላጁ ሮልድ አሙንድሰን ከነጉዞተኞቹ ደቡብ ዋልታ ላይ እንደደረሱ ይፋ ተደረገ። ፲፱፻፷፩ ዓ/ም - ዕመት ጎልዳ ሜይር በ፸ ዓመት ዕድሜያቸው የእስራኤል የመጀመሪያዋ ሴት ጠቅላይ ሚኒስትር ኾነው ተመርጡ። {{en]] http://en.wikipedia.org/wiki/March_6; http://en.wikipedia.org/wiki/March_7 {{en]] http://news.bbc.co.uk/onthisday/hi/dates/stories/march/7/newsid_4205000/4205843.stm"} {"id": "21526", "contents": "የፊት ምስጋና ለኋላ ሀሜት ያስቸግራል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የፊት ምስጋና ለኋላ ሀሜት ያስቸግራል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21538", "contents": "የፍየል ጅራት ቂጥ አይከድን ከብርድ አያድን የአማርኛ ምሳሌ ነው። የፍየል ጅራት ቂጥ አይከድን ከብርድ አያድን የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "18832", "contents": "መጋቢት ፳፱፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪፻፱ኛው ዕለት ሲሆን፤ የፀደይ (በልግ)ወቅት ፬ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፻፶፯ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፻፶፮ ቀናት ይቀራሉ። ፲፰፻፹፰ ዓ/ም - የጥንቷ ሮማ ቄሳር ቀዳማዊ ቴዎዶሲዩስ በአዋጅ ከከለከለው ከ ሺ ፭ መቶ ዓመታት በኋላ ዘመናዊው የኦሊምፒክ ውድድር በአቴና ከተማ ተጀመረ። ፲፱፻፵ ዓ/ም - የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት በሥሩ የሚተዳደር ዓለም አቀፍ የሕዝብ ጤንነት ባለ ሥልጣን ድርጅት - ‘የዓለም ጤንነት ድርጅት’ን ( The World Health Organization (WHO)) መሠረተ። ፲፱፻፵፰ ዓ/ም - ሞሮኮ ነጻነቷን ከፈረንሳይ ተቀዳጀች። ፲፱፻፹፮ ዓ/ም - በርዋንዳ በጎሳ ልዩነት ላይ የተመሠረተው የእርስ በእርስ ፍጅት፣ የሁቱ ጎሠኞች እስከ ፰ መቶ ሺ የሚሆኑ የቱትሲ ብሔር ተወላጆችን ከሁለተኛው የዓለም ጦርነት ወዲህ ታይቶም ተሰምቶም በማያውቅ ሁኔታ ፈጇቸው። የውጭ መንግሥታትን በጉዳዩ ጣልቃ እንዳይገቡ በተጤነ ዕቅድ፣ የርዋንዳ ሠራዊት በዚሁ ዕለት አሥር የቤልጂግ ጸጥታ አስከባሪ ወታደሮችን ገድለዋል። (እንግሊዝኛ) http://www.thepeoplehistory.com/april6th.html"} {"id": "22018", "contents": "ዳር ሲፈታ መሀል ዳር ይሆናል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዳር ሲፈታ መሀል ዳር ይሆናል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21220", "contents": "የማይገባ ሱሪ የማይበቅል ዘሪ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የማይገባ ሱሪ የማይበቅል ዘሪ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21232", "contents": "የምመክተው ጋሻ የምጠጋበት ዋሻ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የምመክተው ጋሻ የምጠጋበት ዋሻ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22030", "contents": "ዳኛ ሲመረምር ከራስ ይዞ እስከ እግር የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዳኛ ሲመረምር ከራስ ይዞ እስከ እግር የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21634", "contents": "ያልሞተና ያልተኛ ብዙ ይሰማል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልሞተና ያልተኛ ብዙ ይሰማል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22060", "contents": "ድሀ ለወዳጁ አይሰንፍ ሀብታም ካለወዳጁ አይተርፍ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ድሀ ለወዳጁ አይሰንፍ ሀብታም ካለወዳጁ አይተርፍ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "11800", "contents": "ጥቅምት ፳ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፶ኛው እና የመፀው ፳፭ኛው ዕለት ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፫፻፲፮ ቀናት ሲቀሩ፣ በዘመነ ዮሐንስ፤ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፫፻፲፭ ቀናት ይቀራሉ። ፲፱፻፲፭ ዓ.ም - ቤኒቶ ሙሶሊኒ የኢጣልያ ጠቅላይ ሚኒስቴር ሆነ። ፲፱፻፲፰ ዓ.ም. - ቴሌቪዥንን የፈጠረው የስኮትላንድ ተወላጁ ጆን ሎጊ ቤርድ በብሪታንያ የመጀመሪያውን ቴሌቪዥን ማሠራጫ አቋቋመ። ፲፱፻፵ ዓ.ም. - “የንግድና የዋጋ ስምምነት” (General Agreement on Tariffs and Trade (GATT)) ተመሠረተ። ይሄው ተቋም በ፲፱፻፹፰ ዓ.ም. በዓለም የንግድ ድርጅት (World Trade Organisation (WTO)) ተተካ። ፲፱፻፷፮ ዓ.ም. - በኢስታንቡል ከተማ በቦስፖረስ ባሕር ላይ አውሮፓንና እስያን ለመጀመሪያ ጊዜ ያገናኛቸው የ”ቦስፖረስ ድልድይ” ግንባታ ተጠናቀቀ። ፲፱፻፷፯ ዓ/ም - በኪንሻሳ ከተማ “የጫካው ጉርምርምታ” በተባለው የቦክስ ውድድር፣ ሙሐመድ አሊ በስምንተኛው ዙር ላይ ጆርጅ ፎርማንን በመዘረር አሸንፎ ‘የዓለም ቻምፒዮና’ ማዕርጉን አስመለሰ። ፲፱፻፷፯ ዓ/ም - የኢትዮጵያ ጊዜያዊ ወታደራዊ መንግሥት (ደርግ) የቀድሞውን ንጉሥ ነገሥት ንብረት በዝርዝር የሚያዘጋጅ ኮሚቴ ሠየመ። ፲፱፻፺፩ ዓ.ም. - “ሃሪኬን ሚች” የተባለው ታላቅ አውሎ ነፋስ ባስከተለው የጭቃ ጎርፍ ኒካራጓ ላይ በጥቂቱ ሁለት ሺህ ሰዎች ሕይወታቸውን አጡ። ፲፱፻፶፫ ዓ.ም. - በ እግር ኳስ ችሎታው የታወቀው የአርጀንቲናው ተወላጅ ዲዬጎ ማራዶና {{en]] P.R.O., FCO 371/1829 - ANNUAL REVIEW FOR ETHIOPIA FOR 1974 http://en.wikipedia.org/wiki/October_30 http://www.nytimes.com/learning/general/onthisday/20081030.html"} {"id": "22090", "contents": "ድሀ ከርሻ ዳቦዬን ለማንሻ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ድሀ ከርሻ ዳቦዬን ለማንሻ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22798", "contents": "ግቻ (Cyperus rigidifolius) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው። በቄጠማ ወገን (Cyperus) ውስጥ አለ። ግቻ በእርሻ ውስጥ የሚገኝ አስቸጋሪ አረም ነው። የአኩራቹ መረቅ ትኩሳት፣ ተቅማጥ፣ የሆድ ችግር ለማከም ይችላል። የአኩራቹ መረቅ በቅቤ ደግሞ ስለ መዓዛው በአንዳንድ ብሔር ለጽጉር ተጨምሯል። ^ አማራ ጌታሁን - SOME COMMON MEDICINAL AND POISONOUS PLANTS USED IN ETHIOPIAN FOLK MEDICINE March 1976 እ.ኤ.አ."} {"id": "22108", "contents": "ድህነት ከአምላክ መስማማት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ድህነት ከአምላክ መስማማት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22114", "contents": "ድመት ላመሏ ዛፍ ላይ ትወጣለች የአማርኛ ምሳሌ ነው። ድመት ላመሏ ዛፍ ላይ ትወጣለች የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22126", "contents": "ድሪቶ ከነቅማሉ መጥፎ ሰው ከነአመሉ ወዲያ በሉ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ድሪቶ ከነቅማሉ መጥፎ ሰው ከነአመሉ ወዲያ በሉ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22132", "contents": "ድርጎ ራቱ ድርጎ ቢቀር ሞቱ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ድርጎ ራቱ ድርጎ ቢቀር ሞቱ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22138", "contents": "ድሮም እንዳይሆን ነው የቄስ ልጅ መኮንን (አለ) የአማርኛ ምሳሌ ነው። ድሮም እንዳይሆን ነው የቄስ ልጅ መኮንን (አለ) የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22144", "contents": "ድንኳን ያየ ባለጌ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ድንኳን ያየ ባለጌ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22150", "contents": "ድንጋይ ላይ ተቀማጭ የባለጌ ተለጣጭ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ድንጋይ ላይ ተቀማጭ የባለጌ ተለጣጭ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22156", "contents": "ድንጋይ ወደ ሰማይ ቢወርወር ተመልሶ ወደ ምድር የአማርኛ ምሳሌ ነው። ድንጋይ ወደ ሰማይ ቢወርወር ተመልሶ ወደ ምድር የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21760", "contents": "ያባት ያምራል የባእድ ያኖራል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያባት ያምራል የባእድ ያኖራል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22852", "contents": "ኤሊ በአለም የሚገኝ ሰፊ የሆነ ተሳቢ እንስሳ ክፍለመደብ ነው። የባሕር ኤሊ እና የምድር ኤሊ አሉ። በዚህም ውስጥ የምድር ኤሊ ደግሞ ድንጋይ ልብሱ ይባላል። በትግርኛም «ጎብየ» ይባላል። ኤሊ በምድር ላይ ካሉ እንስሳት ብዙ እድሜን መኖር ከሚችሉ እንስሳት ኤሊ አንዱ ነው።ኤሊ በአማካኝ ከ80-100 አመት ይኖራል። የኤሊ ሽንት የሰው ካረፈ የሰጋ ደዌን ያስይዛል። የሚኖርበት ከባቢ አየር ወይንአደጋ ና የሳር ምድር ነው።በአለም ላይ ከ53በላይ የኤሊ ዝርያ አሉ። ከነዚህም ውስጥ 27.5% በውሃ ውስጥ ይኖራሉ።"} {"id": "21784", "contents": "ያንተን የሚመስል የኔም አለኝ ቁስል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያንተን የሚመስል የኔም አለኝ ቁስል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22870", "contents": "ጉማሬ ኢትዮጵያና አፍሪካ ውስጥ የሚገኝ አጥቢ እንስሳ ነው። የጉማሬ ወገን ሌሎች አባላት ሁሉ በጥንት ጠፍተዋል። የጉማሬ አስተኔ አንድ ሌላ ኗሪ አባል ዝርያ ብቻ አለበት፤ እሱም በምዕራብ አፍሪካ የተገኘው ድንክ ጉማሬ የተባለው ፍጡር ነው። አስገራሚ እንሰሳ ሆኖ አብዛኛውን ጊዜ በውሃ ውስጥ የሚያሳልፍ ማንኛውንም አደጋ በመጋፈጥ ራሱንና ወገኖቹን የሚታደግ እንስሳ ነው፡፡"} {"id": "22246", "contents": "ጅብ ከማያውቁት አገር ሄዶ ቁርበት አንጥፉልኝ ይላል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ጅብ በማያውቀው ሀገር ሄዶ ቁርበት አንጥፋልኝ ይላል፡፡"} {"id": "22258", "contents": "ጅብን ሲወጉ ባህያ ይጠጉ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ጅብን ሲወጉ ባህያ ይጠጉ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22270", "contents": "ጆሮ የሰማውን ለማየት አይን ይንከራተት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ጆሮ የሰማውን ለማየት አይን ይንከራተት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22276", "contents": "ጆሮህ የት ነው ቢሉት እዚህ አለ አሉ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ጆሮህ የት ነው ቢሉት እዚህ አለ አሉ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "11980", "contents": "ኅዳር ፲፯ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፸፯ኛ ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፪፻፹፱ ቀናት በ ዘመነ ዮሐንስ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፪፻፹፰ ቀናት ይቀራሉ። ፲፯፻፹፪ ዓ.ም. - የአሜሪካን ሕገ መንግሥት መቋቋም በማስታወስ እግዚአብሔርን ማመስገኛ ብሔራዊ በዓል በፕሬዚደንቱ ጆርጅ ዋሽንግተን አሳሳቢነት በኮንግረስ የጸደቀ ህግ ተደነገገ። ፲፰፻፸፱ ዓ.ም - የአዲስ አበባ ከተማ በዳግማዊ ምኒልክና እቴጌ ጣይቱ በፍል-ውሐ፣ ንጉሥ ሣህለ ሥላሴ አጥር አሳጠረውበት በነበረው ሥፍራ አካቢብ ላይ ተመሥርታ በዚሁ ዕለት አዲስ አበባ ተብላ ተሠየመች። ፲፱፻፴፬ ዓ.ም. - የአሜሪካ ፕሬዚደንት ፍራንክሊን ዲ ሩዝቬልት በአውሮፓውያን አቆጣጠር የኅዳር ወር አራተኛው ሐሙስ እግዚአብሔርን ማመስገኛ ብሔራዊ በዓል እንዲሆን የሚያስገድደውን ህግ ፈርሙ። ፲፱፻፶፰ ዓ.ም. - ሃማጉይር በሚባል የሠሐራ በረሀ ሥፍራ ላይ፣ ፈረንሳይ ለመጀመሪያ ጊዜ የጠረፍ መንዂራኩር ተኮሰች። ፲፱፻፺፮ ዓ.ም. - ኮንኮርድ የተባለው ዓየር-ዠበብ ተሽከርካሪ ለመጨረሻ ጊዜ በረረ። (እንግሊዝኛ) http://www.nytimes.com/learning/general/onthisday/big/1126.html#article"} {"id": "11986", "contents": "ኡጉይያ የሞሪታንያ ገንዘብ ስም ነው። በዚህ ገንዘብ አንድ ኢጉይያ አምሥት \"ኩምስ\" ማለት ነው። ኩምስ በአረብኛ አንድ አምሥተኛ ማለት ነው። ሞሪታንያ በ ሲ. ኤፍ ኤ ፍራንክ እስከ ፲፱፻፷፮ ዓ.ም ስትጠቀም ከቆየች በኋላ በአምሥት ፍራንክ ምንዛሪ ገንዘቧን ወደ ኢጉይያ ቀየረች። በ፲፱፻፷፮ ዓ.ም. ስሎቫኪያ በሚገኘው የክሮምኒካ ሳንቲም ፋብሪካ የተሠሩት የአንድ፣ አምሥት፣ አሥር እና ሃያ ሳንቲሞች ተሠራጩ። በ፲፱፻፷፮ ዓ.ም. የአገሪቱ ብሔራዊ ባንክ በሙኒክ በሚገኘው ጊዬሽከ እና ደቭሪዬንት በሚባለው ማተሚያ ቤት የታተሙ የመቶ፤ ሁለት መቶ እና የሺህ ኡጊይያ ወረቀቶጭን አሠራጨ። ከስድስት ዓመት በኋላ፣ የ አምሥት መቶ ኢጉይያ ወረቀት ሲጨመር፤ በ ፲፱፻፺፫ ዓ.ም. ደግሞ የሁለት ሺህ ኢጉይያ ወረቀት ተጨምሯል።"} {"id": "11998", "contents": "ኅዳር ፳፫ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፹፫ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፪፻፹፫ ቀናት በ ዘመነ ዮሐንስ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፪፻፹፪ ቀናት ይቀራሉ። ፲፯፻፺፯ ዓ.ም. ፓሪስ በሚገኘው የእመቤታችን (Notre Dame) ካቴድራል፣ አምባገነኑ ናፖሌዮን ቦናፓርት በፈረንሳይ ከአንድ ሺህ ዓመት በኋላ እራሱን ንጉሠ ነገሥት አድርጎ በማንገሥ ዘውዱን በራሱ ላይ ጫነ። ፲፱፻፶፬ ዓ/ም - የአሰብ ወደብ በቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ተመርቆ ተከፈተ። ፲፱፻፷፬ ዓ.ም. አቡ ዳቢ፣ አጅማን፣ ሻርጃ፣ ዱባይ እና ኡም አል ቁዌይን በስምምነት የአረብ ኤሚሬት ሕብረትን መሠረቱ። ፲፱፻፹፩ ዓ.ም. በፓኪስታን የመጀመሪያዋ ሴት ጠቅላይ ሚኒስቴር ቤናዚር ቡቶ የቃለ መሀላ ስነሥርዐት አከናውና ሥልጣን ተረከበች። ፲፱፻፲፯ ዓ.ም. የቀድሞው አሜሪካዊ ጄኔራል እና በፕሬዚደንት ሪቻርድ ኒክሰን እና በፕሬዚደንት ጄራልድ ፎርድ አስተዳደር የ’ዋይት ሃውስ’ ሥራ አስኪያጅ ፥ በፕሬዚደንት ሮናልድ ሬጋን አስተዳደር ደግሞ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የነበሩት አሌክሳንደር ሄይግ ፲፱፻፴፱ ዓ.ም. ኢጣልያዊው የፋሽን ሰው ጂያኒ ቨርሳቺ (እንግሊዝኛ) http://en.wikipedia.org/wiki/December_2"} {"id": "1996", "contents": "ትምህርተ ሂሳብ የብዛት፣ የአደረጃጀት የለውጥና የስፋት ጥናት ተብሎ ብዙ ጊዜ የታወቃል። ሌሎችም «የቅርጽና የቁጥር» ጥናት ብለው ይጠሩታል። በፎርማሊስቲክ አይን ተጨባጭ ያልሆኑን አደረጃጀቶችን ሥነ አመክንዮንና (ሎጂክ) የሂሳብ አጻጻፎችን በመጠቀም መመርመር ተብሎ ይታወቃል። ሪአሊስቶች ደግሞ ስለነሱ ካለን ግንዛቤ ውጭ ሰለሚኖሩ እቃዮችና ጽንሶች ምርምር ይሉታል። ትምህርተ ሂሳብ በማንኛውም የሳይንስ ዘርፍ ስለሚጠቅም «የሳይንስ ቋንቋ» ወይም የኅዋ ቋንቋ ተብሎም ይጠራል። የሳይንስና ቴክኖሎጂ መዝገበ ቃላት -- የሂሳብ ቃላት ትርጓሜ፣ ከእንግሊዝኛ ወደ አማርኛ ይህ የውቀት ዘርፍ ከሚያጠናቸው መካከል፡- እሙን እርግጥ ቁጥር ነባራዊ ቁጥር ኦይለር ቁጥር ፓይ የአቅጣጫ ቁጥር ንጥረ እሴት ጨረር ማትሪክስ ቴንሰር ካልኩለስ ጉብጠት ጆሜትሪክ ዝርዝር የላፕላስ ሽግግር የፎሪየር ዝርዝር የፎሪየር ሽግግር ጂዎሜትሪ ክብ ሶስት ማዕዘን ቅጥ አልጀብራ ኳድራቲክ ሊኒያር እኩልዮሽ ኩቢክ እኩልዮሽ ቀጥተኛ ዝምድና ላዮናርድ ኦይለር ሩስል ፍሬጄ ጋውስ ማንዴልብሮት ሌብኒዝ ኒውተን ያጠቃልላል (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "12034", "contents": "19ኛው ምዕጤ ዓመት ከ1801 እስከ 1900 ዓም ድረስ የነበረው ክፍለ ዘመን ነበረ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "23026", "contents": "ማስታወሻ፦ እነኚህ ንጉሦች በድሮ (በተለይ 16ኛው ክፍለ ዘመን ዓ.ም.) በአንዳንድ የታሪክ ጸሐፍት የተቀበሉ ሲሆን፣ በአሁኑ ዘመን ሊቃውንት ግን እንደ ታሪካዊ ነገሥታት አይቆጠሩም። ኖኅ - 23 ዓመት ከባቢሎን ግንብ ውድቀት በፊት በጣልያን አገር እንደ ሠፈረ ይባላል፤ ለ33 ዓመት ቆየ። ኮሜሩስ ጋሉስ (ጋሜር) - 10 ዓመት ከባቢሎን ግንብ ውድቀት በኋላ ንጉሥ ሆነ፤ 63 ወይም 58 አመት ገዛ። ኦኩስ ወዩስ - የጋሜር ልጅ፤ 50 ዓመት ካሜሴኑስ (ካም) - ከአፍሪካ መጥቶ ጣልያንን ያዘ፤ በዚያ መጥፎ ጸባይ አስተማረ። ከማየ አይኅ ያመለጠችው ጥቁር ሚሥቱን ትቶ የራሱን ዕህት የኖህ ታናሽ ልጅ ሬያን አግብቶ የታላላቅ ሰዎችን ዘር ወለዱ። 19 ዓመት ያኑስ - የኖህ 4ኛው ወንድ ልጅ፤ ካምን ከጣልያን ወደ ሊቢያ አባረረውና ጻድቃንን ልጆች (በቲቤር ወንዝ ስሜን) ከተዛቡ ልጆች (በቲቤር ደቡብ) ያስለያቸው ጀመር። 82 ዓመት። ክራኑስ ራዜኑስ - የያኑስ ልጅ፣ ከቲቤር ስሜን ገዛ - 54 ዓመት። አሩኑስ - 43 ዓመት ታገስ ማለት - 42 ዓመት ሲካኑስ - 30 ዓመት ከታላላቆች ወገን አንዳንድ አምባ ጋኔን ገዙ፣ 30 አመት ኦሲሪስ አፒስ (የግብጽ ንጉሥ) አምባ ጋኔኖች አባረራቸው፣ 10 አመት ገዛ ሌስትሪጎን - 45 ዓመት ሄርኩሌስ ሊቢኩስ - 30 ዓመት ቱስኩስ - 27 ዓመት አልቴዩስ - 7 ዓመት ሄስፔሩስ - 11 ዓመት ኢታሉስ ኪቲም (አትላስ) - 19 ዓመት ሞርጌስ - 1857-1837 ዓክልበ."} {"id": "23050", "contents": "የትራንስፖርትና መገናኛ ሚኒስቴር (ሞታክ) በኢትዮጵያ መንግስት ስር ያለ የሚኒስቴር መስሪያ ቤት ነው። ዋና ፅሕፈት ቤቱ አዲስ አበባ ይገኛል። የትራንስፖርትና መገናኛ ሚኒስቴር ከ2003 ጀምሮ የትራንስፖርት ሚኒስቴር ሆኖ የተዋቀረ ሲሆን የመገናኛው ዘርፍ በመገናኛና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ስም ተዋቅሯል። (አማርኛ)የትራንስፖርትና መገናኛ ሚኒስቴር (Archive) (እንግሊዝኛ)የትራንስፖርትና መገናኛ ሚኒስቴር (Archive)"} {"id": "31102", "contents": "ታገስ ማሎት ወይም ማሎት ታገስ ጣልያናዊው መኖኩሴ አኒዩስ ዴ ቪቴርቦ በ1490 ዓ.ም. ባሳተመው ዜና መዋዕል ዘንድ፣ በጣልያን ሀገር የነገሠ ንጉሥ ነበር። የአውሩኑስ ልጅ ይባላል። በ2118 ዓክልበ. አውሩኑስ ከቲቤር ወንዝ ደቡብ ባለው ክፍል ገዥ («ኮሪቱስ») ሾመው። በ2117 ዓክልበ. አውሩኑስ ሲሞት ማሎት ታገስ የስሜን ጣልያ («ራዜና») ንጉሥ ሆኖ ተከተለው። በ2110 ዓክልበ. አካባቢ የፋይጦን መርከቦችና ሕዝቡ ወደ ማሎት ታገስ ወደ ራዜና ደርሰው አውሶናውያንን በጣልያን ምሥራቅ ክፍል፤ የካምና የጋሜርም ልጆች ወዘተ. በሌሎቹ ክፍሎች አገኝተው፣ ከኤሪዳኑስ (ፖ ወንዝ) ስሜን እንዲኖሩ መሬት ተሰጡ። በ2092 ዓክልበ. ግድም ሦስት ሥፍራዎች በጣልያን አገር በእሳት ተቃጠሉ፦ በዳኑብ ወንዝ አጠገብ፣ በኩሜ እና በደብረ ቬሱቭዩስ። እነዚህ 3 ሥፍራዎች ከዚያው ወዲያ «ፓሌንሳና» እንደ ተባሉ ይህም «የተቃጠሉ ሠፈሮች» መለት እንደ ነበር ይጨምራል። በ2079 ዓክልበ. ግድም ፋይጦን ልጁን ሊጉር በጣልያን ትቶ ወደ ኢትዮጵያ እንደ ተመለሰ ይለናል። ማሎት ታገስም ለፋይጦን የያኑስ የተቀደሱ ሥርዐቶች አስተምሮ ፋይጦን ይህንን በኢትዮጵያ ሠራ ይለናል። በስሜን ጣልያን እስካሁን ሊጉርያ የተባለው አገር ስሙን ከፋይጦን ልጅ ሊጉር ብሔር እንደ ወረሰው ይጨምራል። በ2075 ዓክልበ. ግድም ማሎት ታገስ ሞተና ልጁ ሲካኑስ ተከተለው።"} {"id": "31108", "contents": "ክራኑስ ራዜኑስ በጣልያናዊ መኖኩሴ አኒዩስ ዴ ቪቴርቦ ጽሑፍ ዘንድ (1490 ዓ.ም. የታተመ)፣ በጣልያን ሀገር የነገሠ ንጉሥ ነበር። የያኑስ ልጅ ይባላል። ሳባትዩስ ሳጋ ከሞተ በኋላ (2219 ዓክልበ. ግድም) ያኑስ ክራኑስን ከቲቤር ወንዝ ደቡብ ያለው ክፍል ገዥ ሾመው። ከ8 አመት በኋላ (2211 ዓክልበ. ግድም) ያኑስ እራሱ ሲሞት ክራኑስ የስሜን ጣልያ («ራዜና») ንጉሥ ሆኖ ተከተለው፤ የክራኑስም ልጅ አውሩኑስ የደቡብ ክፍል ገዥ ሆነ። ክራኑስ 54 ዓመታት እስከ 2158 ዓክልበ. ግድም ድረስ ነገሠ፤ ከዚያ ልጁ አውሩኑስ የስሜን ክፍል ንጉሥ ሆነ።"} {"id": "31114", "contents": "ህየውንሙን በኮሪያ የነገሠ ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31120", "contents": "ሙንሙ በኮሪያ የነገሠ ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31132", "contents": "ሳበውል በኮሪያ የነገሠ ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31138", "contents": "ቦውል በኮሪያ የነገሠ ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31144", "contents": "ቸውርዊ በኮሪያ የነገሠ ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31150", "contents": "ኊያንግ በኮሪያ የነገሠ ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "22498", "contents": "የሐረሪ ብሔራዊ ሊግ የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲ ነው።"} {"id": "32836", "contents": "እግዚዕ በግዕዝ ቋንቋ ጌታ ወይም አለቃ ማለት ነው። ይህ ቃል በመጽሐፍ ቅዱስ በግሪክኛ Κύριος የሚለውን የማዕረግ ስም ለመተርጎም አገልግሏል። በግዕዝ \"እግዚእት\" ማለትም እመቤት ማለት ሲሆን \"እግዚእትነ\" ማለት \"እመቤታችን\" የሚለውን የማዕረግ አጠራር ለማመልከት ይሰራበታል። በዚህም መሰረት \"እግዚአብሔር\" የሚለው የአማርኛ / የግዕዝ ቃል ከዚህ መሰረታዊ ቃል የተገኘ ሲሆን የፈጣሪን የተጸውዖ ስም (ማለትም ይሖዋ ወይም ያህዌ የሚለውን) በመተካት በአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ ትርጉሞች ውስጥ ተሰርቶበታል።"} {"id": "22510", "contents": "የሶማሌ ዴሞክራሲያዊ ኃይሎች ቅንጅት የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲ ነው።"} {"id": "22516", "contents": "የትግሪ ወርጂ ብሔረሰብ ዲሞክራሲያዊ አንድነት ፓርቲ የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲ ነው።"} {"id": "19426", "contents": "ድሜኛ በኢትዮጵያ የሚነገር ኦሟዊ ተብሎ በሚታወቀው የቋንቋ መደብ የአፍሮ-እስያ ቤተሰብ የሚካለል ቋንቋ ነው።"} {"id": "33730", "contents": "አደብ ገዛ በአማርኛ ፈሊጣዊ አነጋገር የሆነ ዘይቤ ነው። ጥሩ ባህርይ አሳየ አለሙ አደብ ገዝቷል፣ እንደ ድሮው መጥፎ አይናገርም።"} {"id": "22528", "contents": "የኢትዮጵያ የሠላምና የዴሞክራሲ ፓርቲ የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲ ነው።"} {"id": "19462", "contents": "ኮፐር ወንዝ በአውሮፓ ውስጥ የሚገኝ ታላቅ ወንዝ ነው። ይህ ወንዝ 1,010 ኪ.ሜ. ያህል የሚረዝም ሲሆን ዓለማችን ከሚገኙ ወንዞች 172ኛ ረዥሙ ወንዝ ነው። ወንዙ በዚህ ርዝመቱ ሩሲያ ውስጥ 61,100 ኪ.ሜ. ካሬ ያህል ስፋት ያካልላል። ይህንን ያህል ርዝመት እና ስፋት በሀገሪቱ ላይ ካካለለ በኋላ የወንዙ መዳረሻ ዶን ወንዝ ነው።"} {"id": "31390", "contents": "ፎጣድ ካይርፕተቅ እና ፎጣድ አይርግጠቅ ከ279 እስከ 280 ዓም ድረስ የአየርላንድ ጋርዮሽ ከፍተኛ ነገሥታት ነበሩ። ሁለቱ ፎጣዶች ደግሞ ወንድሞች ነበሩ። በአይርላንድ ታሪኮች ዘንድ ቀዳሚያቸው ካይርብሬ ሊፌቃይር ከተገደለ በኋላ፣ ለአንድ አመት ከፍተኛ ንጉሥነቱን በጋራ ያዙ፤ ከዚያ ግን ፎጣድ አይርግጠቅ ወንድሙን ገደለ እና ካይልቴ ማክ ሮናይን አይርግጠቅን ገደለው። ከዚያ ፍያቃ ስሮይፕቲኔ ከፍተኛ ንጉሥ ሆነ። የቲገርናቅ ዜና መዋዕል (1080 ዓም ተቀነባብሮ) ፎጣዶቹን አይጠቅስም። የካይርብሬ ዘመን በ253 ዓም እንደ ጀመረ፣ ለ25 ዓመታት እንደ ቆየ ይዘግባል። (ሌሎቹ ምንጮች ካይርብሬን 26 ዓመታት ይሰጡታል)። የፍያቃም ዘመን በ280 እንደ ጀመረ ሲለን በዚህ አቆጣጠር የፎጣዶች ዓመት 279-280 ዓም መሆን አለበት። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "40966", "contents": "18 January በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) በዘመነ ማቴዎስ፣ በዘመነ ማርቆስና በዘመነ ሉቃስ ጥር 10 ቀን ማለት ነው። በዘመነ ዮሐንስ ግን (ዘመነ ሉቃስ የሥግር ዓመት በመሆኑ) ጥር 9 ቀን ላይ ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "40972", "contents": "22 January በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) በዘመነ ማቴዎስ፣ በዘመነ ማርቆስና በዘመነ ሉቃስ ጥር 14 ቀን ማለት ነው። በዘመነ ዮሐንስ ግን (ዘመነ ሉቃስ የሥግር ዓመት በመሆኑ) ጥር 13 ቀን ላይ ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "38782", "contents": "ጉባ (ወረዳ) በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "32014", "contents": "እስኩቴስ (ግሪክ፦ Σκυθία /ስኩጢያ/) በአውሮጳና በእስያ የተገኘ ጥንታዊ አገር ነበረ። የእስኩቴስ ሰዎች (ግሪክ፦ Σκύθες /ስኩጠስ/) በታሪክ መዝገቦች መጀመርያ የሚታዩ በ700ዎቹ ዓክልበ. ሲሆን በአሦር ሰነዶች ውስጥ አሽኩዝ ተብለው ነው። ዳሩ ግን በኋላ ዘመን በጻፉት መምህሮች አፈ ታሪክ ዘንድ ከማየ አይኅ ቀጥሎ ከሁሉ አስቀድሞ የኖረ አገር ነበሩ። በቋንቋቸው በእስኩቴስኛ ለራሳቸው የነበራቸው ስያሜ ስኩዳ እንደ ነበር ይመስላል። በምሥራቅ አገሮች ግን ሳካዎች (ፋርስኛ፦ ሳካ፣ ቻይንኛ፦ 塞 /ሳይ/) ተባሉ። ግዛታቸው እጅግ ሰፊ ሆኖ ለረጅም ዘመን ከዳኑብ ወንዝ በአውሮጳ እስከ ሞንጎልያ፣ ቻይናና ሕንድ ጠረፍ ድረስ ይስፋፋ ነበር። በአውሮጳም ሆነ በእስያ ከአይርላንድ እስከ ካምቦድያ ድረስ በጣም ብዙ ብሔሮች ከእስኩቴሳውያን እንደተወለዱ የሚል ልማድ አላቸው። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "46276", "contents": "ክስታኔ (\"ክርስቲያን\" ቀደም ሲል በምዕራባውያን ምንጮች ውስጥ Aymälläl በመባል ይታወቅ የነበረ ሲሆን፣ አይመለል የመጀመሪያዎቹ ክስታኔዎች የሰፈሩበት አገር እንደሆነ ይነገራል ) በደቡብ ምሥራቅ ኢትዮጵያ በቀድሞው አጠራር በሸዋ ክፍለ ሃገር በአሁኑ በጉራጌ ዞን በሶዶ ወረዳ የሚገኝ ማህበረሰብ ነው። ክስታኔ፣ ጉራጌ በመባል በወል ከሚጠሩት የቤተ ጉራጌ ማህበረሰቦች ውስጥ አንዱ ሲሆን ሶዶ ጉራጌ እየተባለም ይጠራል። የክስታኔ ህዝብ ቋንቋ ክስታኒኛ ይባላል። ክስታኒኛ የደቡባዊ ኢትዮጵያ ሴማዊ ቋንቋዎች አካል ሲሆን የሶዶ የክስታኔ ተወላጆች መነጋገርያ (መግባቢያ) ቋንቋ ነው። የክስታኔ ተወላጆች በብዛት በጉራጌ ዞን በሶዶ ወረዳ የሚገኙ ሲሆን እንዲሁም በተለያዩ የኢትዮጵያ ክፍላተ ሃገራት ይኖራሉ።"} {"id": "32428", "contents": "ሳካዎች (ጥንታዊ ፋርስኛ፦ /ሳካ/፣ ሮማይስጥ፦ Sacae /ሳካይ/፣ ግሪክ፦ Σάκαι /ሳካይ/፣ ሳንስክሪት፦ /ሣካ/፣ ትንታዊ ቻይንኛ፦ 塞 /ስክ/) የእስኩቴስ ታላቅ ብሄር ወይም የነገዶች ክምችት ነበሩ። በ523 ዓክልበ. በ3 ልሣናት በገደል የተቀረጸው የቤኂስቱን ጽሑፍ በጥንታዊ ፋርስኛው ትርጉም ለእስኩቴስ «ሳካ» ሲል በባቢሎንኛ ትርጉም «ጊሚራይ» ይላቸዋል። እንዲሁም አያሌ የግሪክ፣ የሮሜ፣ የቻይና፣ እና የሕንድ ምንጮች ስለ ሳካዎች ይመሰክራሉ። ከ186 ዓክልበ. በኋላ ሳካዎች ወደ ሕንድ አገር ተባረሩ፤ እዚያም መንግሥት አቁመው እስከ 389 ዓ.ም. ድረስ ይቆይ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "32446", "contents": "የሽማግሌዎች ጨዋታ ሁለት የተወሰነ የእድሜ ልዩነት ያላቸው ሽማግሌዎች ስላሳለፉት የቀደሞ ህይዎታቸው እየተጫወቱ ሳለ በእድሜ አነስ የሚለው ሽማግሌ ጥቂት ለሚበልጠው ሽማግሌ በህይወት ዘመንህ ተመኝተህው የተሳካልህ ነገር አለ? ብሎ ይጠይቀዋል በእድሜ ከፍ ያለው ሽማግሌም ሲመልስ አዎ አለ በልጂነቴ ጥፋት አጥፍቸ እናቴ ጸጉሬን ስትይዘኝ በጣም ስለሚያመኝ ምነው መላጣ በሆንኩ እል ነበር ይሄው አሁን ተሳክቶልኛል አለ ይባላል።"} {"id": "38806", "contents": "መና ሲቡ በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው። {{አቀማመጥ |align=center መና ሲቡ በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "41182", "contents": "28 October በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) በዘመነ ማቴዎስ፣ በዘመነ ማርቆስና በዘመነ ሉቃስ ጥቅምት 18 ቀን ማለት ነው። በዘመነ ዮሐንስ ግን (ዘመነ ሉቃስ የሥግር ዓመት በመሆኑ) ጥቅምት 17 ቀን ላይ ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "41218", "contents": "8 November በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) በዘመነ ማቴዎስ፣ በዘመነ ማርቆስና በዘመነ ሉቃስ ጥቅምት 29 ቀን ማለት ነው። በዘመነ ዮሐንስ ግን (ዘመነ ሉቃስ የሥግር ዓመት በመሆኑ) ጥቅምት 28 ቀን ላይ ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "32518", "contents": "ኒሳ (አፈ ታሪክ) - በጥንታዊ ግሪኮች አፈ ታሪክ እምነት ዲዮኒስዮስ የታደገበት ሥፍራ ኒሳ፣ ቱርክመኒስታን - ጥንታዊ የጳርቴ ከተማ (ከ260 እስከ 15 ዓክልበ. ገዳማ)"} {"id": "32596", "contents": "ኋሥያ (ቻይንኛ፦ 華夏 (ልማዳዊ አጻጻፍ) ወይም 华夏 (የተቀለለ አጻጻፍ) የቻይና ብሔር ሥልጣኔ ወይም ቅድማያቶች የሚወክል ስያሜ ነው። በቻይና ልማዳዊ ታሪክ በባንጯን ውግያ (ምናልባት 2265 ዓክልበ.) የኋንግ ዲ («ብጫው ንጉሥ») ወገን ወይም ዮውሥዮንግ በያንዲ («የነበልባል ንጉሥ») ወገን ወይም ሸንኖንግ ላይ ድል አደረገ። ከዚህ ድል በኋላ ሁለቱ ወገኖች በኋንግ ዲ ሥር ተባብረው አንድላይ «ኋሥያ» የተባለ ብሔር በቢጫው ወንዝ አካባቢ ፈጠሩ። ይህም ኋሥያ ነገድ የዛሬው ቻይናዊ ዘር አባቶች ነበሩ።"} {"id": "46534", "contents": "ቬትናምኛ በተለይ በቬት ናም የሚነገርና የአገሩ ይፋዊ ቋንቋ ነው። የአውስቶ-እስያዊ ቤተሠብ አባል ነው። (ይህ ቋንቋ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "46546", "contents": "ካዛን (ሩስኛ፦ Каза́нь፣ ታታርኛ፦ ቃዛን) የሩስያ ከተማ ነው።"} {"id": "41260", "contents": "27 November በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) በዘመነ ማቴዎስ፣ በዘመነ ማርቆስና በዘመነ ሉቃስ ኅዳር 18 ቀን ማለት ነው። በዘመነ ዮሐንስ ግን (ዘመነ ሉቃስ የሥግር ዓመት በመሆኑ) ኅዳር 17 ቀን ላይ ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "41314", "contents": "16 December በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) በዘመነ ማቴዎስ፣ በዘመነ ማርቆስና በዘመነ ሉቃስ ታኅሣሥ 7 ቀን ማለት ነው። በዘመነ ዮሐንስ ግን (ዘመነ ሉቃስ የሥግር ዓመት በመሆኑ) ታኅሣሥ 6 ቀን ላይ ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "41332", "contents": "23 December በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) በዘመነ ማቴዎስ፣ በዘመነ ማርቆስና በዘመነ ሉቃስ ታኅሣሥ 14 ቀን ማለት ነው። በዘመነ ዮሐንስ ግን (ዘመነ ሉቃስ የሥግር ዓመት በመሆኑ) ታኅሣሥ 13 ቀን ላይ ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "46894", "contents": "ባልቲሞር የሜሪላንድ ክፍላገር አሜሪካ ከተማ ነው።"} {"id": "46900", "contents": "አውርስያ ማለት የአውሮጳና የእስያ አሕጉራት አንዳላይ ሲቆጠሩ ነው።"} {"id": "38848", "contents": "ቡሬ, ኦሮሚያ (ወረዳ) በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው። {{አቀማመጥ |align=center ቡሬ, ኦሮሚያ (ወረዳ) በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "46942", "contents": "ታስሜኒያ Tasmania የአውስትራሊያ ደሴት ክፍላገር ነው።"} {"id": "46954", "contents": "ታንጋንዪካ ሀይቅ በዛምቢያ፣ ኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ፣ ቡሩንዲና ታንዛኒያ መካከል የሚገኝ ታላቅ ሐይቅ ነው። '"} {"id": "38860", "contents": "ነጆ (ወረዳ) በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው። {{አቀማመጥ |align=center ነጆ (ወረዳ) በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "47080", "contents": "የጀርመን አፈታሪካዊ ነገሥታት ዝርዝር በ1513 ዓ.ም. ግድም ጀርመናዊው መምህር ዮሐንስ አቬንቲኑስ በጀርመን ዜና መዋዕል ያሳተመ ነው። ቱዊስኮን - 2391-2256 ዓክልበ. ግድም ማኑስ - 2256-2190 ዓክልበ. ግ. ኢንጋይዎን - 2190-2145 ዓክልበ. ግ. ኢስታይዎን - 2145-2092 ዓክልበ. ግ. ሄርሚኖን - 2092-2065 ዓክልበ. ግ. ማርሱስ - 2065-2019 ዓክልበ. ግ. ጋምብሪቪዩስ - 2019-1975 ዓክልበ. ግ. ሷይቩስ - 1975-1923 ዓክልበ. ግ. ቫንዳሉስ - 1923-1882 ዓክልበ. ግ. ቴውታኔስ - 1882-1855 ዓክልበ. ግ. ሄርኩሌስ አለማኑስ - 1855-1791 ዓክልበ. ግ. <ብሐራዊ ጦርነት በልጆቹ መካከል> ቦዩስ - 1759-1699 ዓክልበ. ግ. ኢንግራም አዳልጋር ላረይን (ላኤርቴስ) ኢውልሲንግ (ኦዴሲውስ) ፩ ብረነር ሄካር (ሄክቶር) ፍራንክ ቮልፍሃይም ሲልክሊንገር ፩ ኬልስ፣ ጋልና ሂሊውር አልቤር ቫልቴር፣ ፓኖ እና ሻርድ ማይን፣ ኦንገልና ትራይብል ምዬላ፣ ላቤርና ፔኖ ቬኖ እና ሄልቶ ማደር ፪ ብረነር እና ኩንማን ላንዳይን፣ አንቶርና ሮጎር ፫ ብረነር (ብረኑስ) 407-369 ዓክልበ. ግ. ሺርምና ፬ ብረነር 369-271 ዓክልበ. ግ. ጠሠል፣ ለውርና ኤውሪንግ 271-202 ዓክልበ. ግ. ፩ ዲጥና ዲጥመር 202-180 ዓክልበ. ግ. በይርሙንድና ሲውንፖል 180-135 ዓክልበ. ግ. ቦይገር (ቦዮሪክስ) ፪ ኬልስና ቴውተንቡከር (ቴውቶቦድ) 135-108 ዓክልበ. ግ. ሻይረር 108-78 ዓክልበ."} {"id": "38872", "contents": "አርሲ ነገሌ በኦሮሚያ ክልል በምዕራብ አርሲ የምትገኝ ሲሆን በሰሜን ምስራቅ ሸዋ አዳሚቱሉ ወረዳ በደቡብ የሻሸመኔ ወረዳ በምዕራብ የሻላ ወረዳ በምስራቅ የቀርሳ ወረዳ"} {"id": "47218", "contents": "አውሉስ ዊቴሊዩስ ለአጭር ዘመን ለ፰ ወር ከሚያዝያ ወር 61 ዓም ጀምሮ የሮሜ መንግሥት ቄሣር ነበር። የአራቱ ቄሣሮች ዓመት ሦስተኛው ንጉሥ ነበረ። ዊቴሊዩስ በ7 ዓም በጣልያን ተወለደ። በካፕሪ ደሴት ግቢ፣ ነጉሥ ቲቤርያስ እንደ ጎበዝ ልጅ ቆጠረው፣ እንዲሁም ለሰዶማውያን ነገሥታት ካሊጎላና ኔሮን ተወዳጅ ነበረ። ኔሮን ዓርፎ ጋልባ ቄሣር እንደ ሆነ፣ ዊቴሊዩስ የጌርማኒያ አገረ ገዥ አድርጎ ሾመው። በጌርማኒያ ግን ሥራዊት በጋልባ ላይ አመጸና ዊቴሊዩስ ቄሳር ተብሎ አወጁት። የጋሊያ (ፈረንሳይ)፣ ብሪታኒያና ራይቲያ (ስዊስ) ክፍላገራት ሥራዊት ደግሞ ዊቴሊዩስን ደገፉ። ስራዊቶቹ በጣልያን ደርሰው ግን በጋልባ ፈንታ ኦጦ ቄሣር ሆኖ አገኙት። ኦጦ በቀላል ተሸነፈና ዊቴሊዩስ ቄሣር ሆነ። በይፋ «ቄሣር» በሚለው ማዕረግ ፈንታ አዲስ ማዕረግ «ጌርማኒኩስ» ተባለ። እንደ ቅድመኞቹ ጨካኝና መረን ፈላጭ ቁራጭ ነበር፣ ብዙ ሰዎች ለደስታው ገደለ። በተጨማሪ የታሪክ ጸሐፊዎች እንደሚሉ እጅግ ሆዳም ሰው ነበር፣ አራት ጊዜ በየቀኑ ታላቅ ግብዣ በቅንጦት ይበላ ነበር። ከጥቂት ወራት በኋላ በሐምሌ 61 ዓም፣ የምሥራቅ ክፍላገሮች ስራዊቶች አለቆቻቸውን ቤስጳስያን እንደ ቄሣር በአመጽ ሾሙት። ይህ የሞይስያ፣ ፓኖኒያ፣ ሶርያ እና ይሁዳ ክፍላገራት ሥራዊት ለቤስጳስያን የደገፉት ነው። በታህሳስ ወር 62 ዓም. የቤስጳስያን ወገን ሲያሸንፍ ዊቴሊዩስ ራሱን ለመደብቅ ሲሞክር፣ በቤስጳስያን ሥራዊት ተገኝቶ ተገደለ። ቤስጳስያንም ያንጊዜ ቄሣር ሆኑ።"} {"id": "38884", "contents": "አዳማ (ወረዳ) በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው። {{አቀማመጥ |align=center አዳማ (ወረዳ) በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "38158", "contents": "ኢካሮስ እንደ ጥንቱ ግሪክ አፈ ታሪክ የታላቁ እጅ ጥበበኛ የ ዴድለስ ልጅ ነበር። ስለ ኢካሮስ ከተነገሩ ዋና ታሪኮች አንዱ ይኖሩበት የነበረውን ደሴት በረው እንዲያመልጡ፣ ዴደለስ ለልጁና ለራሱ ከሰምና ከወፎች ላባ አራት ክንፎች እንደሰራና ክንፎቻቸውን እየለበሱ እያለ ዳዲለስ ልጁን ኢካሮስን እንዲህ ብሎ እንዳስጠነቀቀው ነበር፦ «ወደ ፀሐይዋም ሆነ ወደ ባሕሩ እንዳትጠጋ፣ ይልቁኑ የኔን የበረራ መስመር ተከተል።» አባትና ልጅ ክንፋቸውን እያራገቡ መብረር ሲጀምሩ ኢካሮስ ልቡ እንደሸፈተና በኋላም መሬትን እየለቀቁ ወደ አየሩ ሲቀዝፉ ኢካሮስ በደስታ እራሱን መቆጣጠር እንዳቃትው ታሪኩ ያትታል። የአባቱን ምክር ረስቶ፣ ወደ ሰማይ፣ ወደ ላይ ፀሐይን ተጠግቶ በመብረሩም ክንፉን አጣብቆ የያዝው ሰም በመቅለጡ ኢካሮስ ወደ ባሕሩ ወደቆ እንደተከሰከሰ አፈታሪኩ ያትታል። ይህ ባሕር እስከ አሁን ዘመን የኢካሮስ ባሕር ወይንም ኢካርያ ይባላል። አንድ አንድ ታሪክ አጥኘወች የዚህን አፈታሪክ መልዕት ሰዎች ከመጠን ያለፈ የገንዘብ፣ የስልጣልን፣ የመታዎቅ ወዘተ...ፍላጎት ባደረባቸው ጊዜ ውድቀታቸውም በዚያው ልክ ይፋጠናል እሚል ነው። ^ Graves, Robert (1955). \"92 – Daedalus and Talus\". The Greek Myths. ISBN 0-14-007602-6.  ^ Thomas Bullfinch - The Age of Fable Stories of Gods and Heroes KundaliniAwakeningSystem.com & The Internet Classics Archive by Daniel C. Stevenson : Ovid - Metamorphoses - Book VIII + Translated by Rolfe Humphries - KET Distance Learning 2012-01-24 ^ Translated by A. S. Kline - University of Virginia Library.edu Retrieved 2005-07-03"} {"id": "38446", "contents": "ማርሐሺ (ባርሐሺ፣ ዋራሕሼ) በጥንት በኤላም አጠገብ የተገኘ አገር ነበር። በአዳብ ንጉሥ ሉጋል-አኔ-ሙንዱ ግዛት ከ፯ቱ ክፍላገራት ከኤላምና ጉቲዩም መካከል በአንድ መዝገብ ቢቆጠርም፣ ከእላም ምሥራቅ በጂሮፍት አካባቢ እንደ ነበር ይታሥባል። ደግሞ የማርሐሺ አለቃ ሚጊር-ኤንሊል በአመጽ ተነሥቶ ሉጋል-አኔ-ሙንዱ እንደ ተወጋው ይላል። በኋላ የአካድ ንጉሥ ታላቁ ሳርጎን ማሐሺን ያዘ። ሆኖም በሳርጎን ልጅ በሪሙሽ ላይ የማርሐሺ ገዢ አባልጋማሽና ሻለቃው ሲድጋው ከአዋን ገዥ ኤማህሲኒ ጋር እንደገና በአመጽ ተነሥተው ተሸነፉ። የሪሙሽም ተከታይ ናራም-ሲን ደግሞ ማርሐሲን ድል አደረገ። ከዚህም በኋላ በኡር መንግሥት ዘመን የኡር ንጉሥ ሹልጊ በ18ኛው ዓመት ሴት ልጁን ኒያሊሚዳሹን ለማርሐሺ ንጉሥ ሊባኑክሻባሽ በጋብቻ ስምምነት ሰጣት። ይሁንና ይህ ሰላም አጭር ነበር፤ የሹልጊ ተከታይ አማር-ሲን በማርሐሺ አዲስ ንጉሥ በአርዊሉክፒ ላይ እንደ ዘመተ ይመዝገባልና። የባቢሎን ንጉሥ ሐሙራቢ ፴ኛው የዓመት ስም ሐሙራቢ የኤላምን ሠራዊት እንዲሁም ከማርሐሺ፣ ሱባርቱ፣ ጉቲዩም፣ ቱፕሊያሽ (ኤሽኑና) እና ከማጊዩም ጠረፎች የተሰበሰበውን ብዛት በዘመቻ ያሸነፈበት ዓመት ይባል ነበር።"} {"id": "38908", "contents": "ደደር (ወረዳ) በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው። {{አቀማመጥ |align=center ደደር (ወረዳ) በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "47446", "contents": "ሙሃማድ ኢብን-ሙሳ አል-ሗሪዝሚ (770-840 ዓም አካባቢ) በሥነ ቁጥር፣ በሥነ ፈለክ፣ በመልክዓ ምድር ጥናቶች አንጋፋ የፋርስ ሳይንቲስት ነበር። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "47452", "contents": "ፋሲካ ደሴት (እስፓንኛ፦ Isla de Pascua /ኢስላ ዴ ፓስኩዋ/፤ ኗሪ ስም /ራፓ ኑዊ/) በፓሲፊክ ውቅያኖስ ውስጥ የሚገኝ የቺሌ ደሴት ነው።"} {"id": "42508", "contents": "ፐላው በሰላማዊ ውቅያኖስ የሚገኝ የደሴቶች አገር ነው። ዋና ከተማው አሁን ጘልሩሙድ ነው። በ1999 ዓ.ም ዋና ከተማው በይፋ ከኮሮር ወደ ጘሩልሙድ ተዛወረ። ^ \"Palau\". The World Factbook. CIA. (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "42544", "contents": "ማርሱስ የጀርመን መምኅር ዮሐንስ አቬንቲኑስ ባሳተመው ዜና መዋዕል ዘንድ፣ የጀርመንና ሳርማትያ ፮ኛው ንጉሥ ነበረ። ከአባቱ ሄርሚኖን ቀጥሎ ለ46 ዓመታት (ምናልባት 2065-2019 ዓክልበ. ግድም) ነገሠ። ዋና ከተማው አሁን ማርስበርግ የሚባል ቦታ ሲሆን ማርሲ የተባለው ጀርመናዊ ነገድ ከርሱ እንደ ተወለዱ ይላል። በማርሱስ ዘመን በግሪክ ውስጥ የዖጊጌስ ጥፋት ውኃ ተከሠተ። በዚህ ዘመን የግብጽ ፈርዖን ኦሲሪስ አፒስ የማረሻ ጥበብ በየቦታው ሲያስተምር ዞሮ ወደ አውሮፓ ገባ። የጥራክያ አምባገነን ሊኩርጉስን ገድሎ አገሩን ከዳኑብ ወንዝ እስከ ደማስቆ ለአለቃው ማሩስ ሰጠ። እንዲሁም ኦሲሪስ ልጁን ማከዶን በኤማጥያ ላይ ሾመው፤ ይህም አገር ከዚያ ጀምሮ መቄዶን ይባል ጀመር። ከዚያ በኋላ ኦሲሪስ አፒስ እራሱ ለጊዜ በግሪክ መንግሥታት ላይ ገዝቶ የዳኑብ ወንዝ ምንጭ ለማግኘት ተጓዘ። በማርሱስ ግዛት (ጀርመን) ሲቆዩ ኦሲሪስና ሚስቱ / እኅቱ ኢሲስ የብረት ሥራ፣ ግብርና፣ ማዳበር፣ የመድኃኒት ዕፅዋት ጥቅም፣ እና ቢራ ከገብስ መጠመቅ ሁሉ እንዳስተማሩ ይባላል። አበንስበርግ በባየርን በአፒስም በዚሁ ዘመን እንደ ተሠራ ይለናል። በመጨረሻ የጊጋንቴስ ወገን ከጣልያን ለማባረር ኦሲሪስ አፒስ ወደዛ ሄዶ ለ፲ ዓመታት ነገሠ። ማርሱስ ግን በልጁ ጋምብሪቪዩስ ተከተለ።"} {"id": "43120", "contents": "መሣፖስ (ግሪክ፦ Μέσσαπος) በሲክዮን ነገሥታት ዝርዝር የአፒያ (በኋላ ሲክዮን) ንጉሥ ነበር። ካስቶርን የጠቀሱት ጸሐፊዎች 47 ዓመት እንደ ነገሠ ይላሉ። ይህ ምናልባት 2034-1987 ዓክልበ. ግድም ያህል ነው። ቅዱስ አውግስጢኖስ እንደጻፈ አንዳንዶች የመሣፖስ ሌላ ስም «ኬፊሶስ» እንደ ነበር አሉ። ፓውሳኒዩስ ግን ይህን ንጉሥ አይጠቅስም። በስትራቦን ዘንድ፣ መሣፒዮ ተራሮች በቦዮቲያ ግሪክ፣ እንዲሁም መሣፒያ በጣልያን «ተረከዝ» (ደቡብ-ምሥራቅ) ከመሣፖስ ተሰየሙ። ^ የአውሳብዮስ ዜና መዋዕል ^ የጀሮም ዜና መዋዕል ^ «የኢግዜር ከተማ» - ቅዱስ አውጊስጢኒስ ^ \"Classical E-Text: PAUSANIAS, DESCRIPTION OF GREECE 2.1 - 14\". theoi.com (2011). በ5 February 2014 የተወሰደ. ^ \"Strabo, Geography, Book 9, chapter 2, section 13\". perseus.tufts.edu (2014). በ5 February 2014 የተወሰደ."} {"id": "43324", "contents": "ራንቢር ካፑር (ሂንዲ ፡ रणबीर कपूर) ህንዳዊ ተዋናይ ናቸው። ሳዋሪያ"} {"id": "38950", "contents": "ጋዎ ዳሌ በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው። {{አቀማመጥ |align=center ጋዎ ዳሌ በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "38956", "contents": "ጎሎልቻ በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው። {{አቀማመጥ |align=center ጎሎልቻ በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "38962", "contents": "ጢሮ አፌታ በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው። {{አቀማመጥ |align=center ጢሮ አፌታ በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "39034", "contents": "ፖል ካጋሜ (ጥቅምት ፲፫ ቀን ፲፱፻፶ ዓ.ም. ተወለዱ) የሩዋንዳ ፕሬዝዳንት ናቸው። ^ \"(እንግሊዝኛ) Rwandan president belatedly received baptismal certificate\". CWNews.com (29 March 2006). በ14 March 2009 የተወሰደ. (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "39124", "contents": "የከፋ መንግሥት ከ1390 አካባቢ እስከ 1897 እ.ኤ.አ. በአሁኗ ኢትዮጵያ ምድር ውስጥ የነበረ መንግሥት ነው። ርዕሰ ከተማው ቦንጋ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "4877", "contents": "1 January 1724 - 8 September 1724 እ.ኤ.ኣ. = 1716 ዓ.ም. 9 September 1724 - 31 December 1724 እ.ኤ.ኣ. = 1717 ዓ.ም."} {"id": "4889", "contents": "1 January 1718 - 8 September 1718 እ.ኤ.ኣ. = 1710 ዓ.ም. 9 September 1718 - 31 December 1718 እ.ኤ.ኣ. = 1711 ዓ.ም."} {"id": "43864", "contents": "እወድሃለሁ በ2013 እ.ኤ.አ. የወጣ የአስቴር አወቀ አልበም ነው።"} {"id": "39232", "contents": "ክዩብ ማለት ፮ ጎን ያለው ካሬ ነው። ክዩብ ማለት 6 ጎኖች ያሉት ሆኖ በተለያዩ ጉዳዮች ጥቅም ይሰጣል"} {"id": "39250", "contents": "ጆህን ከይል (እንግሊዝኛ፦ John Cale) በዌልስ በ1934 ዓ.ም. የተወለደ ሲሆን ስመ ጥሩ ሙዚቀኛ ነው። ከ1957 እስከ 1960 ዓ.ም. ድረስ «ቬልቨት አንደርግራውንድ» በተባለ ባንድ (ሙዚቃ ቡድን) ውስጥ መስራች አባል ነበረ። ከዚያም በኋላ በአለም ዙሪያ በኮንሰርት ይዘፍናል። አሁንም በካሊፎርኒያ ይኖራል። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "47860", "contents": "ጀፍ ዘከር የሲ. ኤን. ኤን. አሜሪካዊ ዜና ድርጅት ፕሬዚዳንት ነው። በ2009 ዓም ከሱ ታች የሆነ አንድ አለቃ ጆን ቦኒፊልድ በምስጢራዊ ካሜራ ሲናገር፣ ድርጅቱ ስለ አገሩ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ያሰራጨው ዜና ሀሣዌ መሆኑን ገልጸ። ይህ ሂላሪ ክሊንተንን ለማሸነፍ ከሩስያ ጋር ሴራ እንደ ነበረው የሚል ሀሣዊ ዜና ነበር። ቦኒፊልድ እንደ ተመዘገበ ሲል ይህ ክስ በዘከር ትዕዛዝ ሕዝቡን ለማታለል ለሥስትና ለብር ሆነ። ይህ በተገለጸበትም ወቅት፣ ሦስት የሲ ኤን ኤን ጋዜጠኞች ከስራቸው ተለቀቁ። https://www.rt.com/usa/394233-russia-cnn-ratings-veritas/"} {"id": "47884", "contents": "ሱክሬ በይፋ የቦሊቪያ ዋና ከተማ ነው። በ1890 ዓ.ም. የቦሊቪያ መንግሥት መቀመጫ በተግባር ከሱክሬ ወደ ላፓዝ ተዛወረ። ይሁንና በሕጋዊ ረገድ (በስም ብቻ) ሱክሬ እስከ ዛሬ ድረስ ዋና ከተማነቱን ይዟል። ላይኛ ችሎቱ ግን እስካሁን በሱክሬ ይገኛል።"} {"id": "4943", "contents": "1 January 1691 - 8 September 1691 እ.ኤ.ኣ. = 1683 ዓ.ም. 9 September 1691 - 31 December 1691 እ.ኤ.ኣ. = 1684 ዓ.ም."} {"id": "40402", "contents": "28 March በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም መጋቢት 19 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "40432", "contents": "6 April በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም መጋቢት 28 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "40486", "contents": "15 April በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም ሚያዝያ 7 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "40504", "contents": "18 April በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም ሚያዝያ 10 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "4991", "contents": "1 January 1667 - 8 September 1667 እ.ኤ.ኣ. = 1659 ዓ.ም. 9 September 1667 - 31 December 1667 እ.ኤ.ኣ. = 1660 ዓ.ም."} {"id": "5003", "contents": "1 January 1661 - 7 September 1661 እ.ኤ.ኣ. = 1653 ዓ.ም. 8 September 1661 - 31 December 1661 እ.ኤ.ኣ. = 1654 ዓ.ም."} {"id": "5009", "contents": "1 January 1658 - 7 September 1658 እ.ኤ.ኣ. = 1650 ዓ.ም. 8 September 1658 - 31 December 1658 እ.ኤ.ኣ. = 1651 ዓ.ም."} {"id": "5027", "contents": "1 January 1649 - 7 September 1649 እ.ኤ.ኣ. = 1641 ዓ.ም. 8 September 1649 - 31 December 1649 እ.ኤ.ኣ. = 1642 ዓ.ም."} {"id": "40660", "contents": "21 June በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም ሰኔ 14 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "44152", "contents": "Play media ቬኒስ (ጣልኛ፦ Venezia /ቨነጺያ/) የጣልያን ከተማ ነው። 270,660 ኗሪዎች አሉበት። 413 ዓ.ም. ተመሠረተ።"} {"id": "40678", "contents": "30 June በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም ሰኔ 23 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "40732", "contents": "28 July በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም ሐምሌ 21 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "44260", "contents": "አኪቫ በን ዮሴፍ (32-129 ዓ.ም. ግድም) የአይሁድ ዋና ረቢ ነበረ። ረቢ ኢየሱስ ከተሰቀለ በኋላ፣ ደቀ ማዛሙርቱም በኢየሩሳሌም መቅደስ በስሙ እንዳያስተምሩ ከተከለከሉ በኋላ (የሐዋርያት ሥራ ምዕራፍ ፭)፣ የክርስትና ትምህርት ግን በአሕዛብ ዘንድ እየተስፋፋ፣ የአይሁዶች ዋና ዒላማ መጻሕፍታቸውን ለማዘጋጀትና ለማስተካከል ሆነ። ይህን ሥራ በተለይ የፈጸመው ረቢ አኪቫ በዮሴፍ ሆነ። የዕብራይስጥ መጽሐፍ ቅዱስ (ብሉይ ኪዳን) አጻጻፍ ፈጽሞ ከማዘጋጀቱ በላይ ብዙ መጻሕፍት (አዋልድ መጻሕፍት የተባሉት) እንዲወግዱ ያዘዘው እርሱ ነው። እስካሁንም ድረስ እሊህ መጻሕፍት በዕብራይስጥ ሊገኙ አይችሉም። የዕብራይስጥ መጽሐፍ ቅዱስ መልክ ከአኪቫ ለውጦች ቀድሞ የሚመስክሩ ምንጮች አሉ። ከነዚህም፦ ሳምራዊው ኦሪት - በ700 ዓክልበ. ግድም አይሁዶች የኦሪት (የሙሴ ፭ መጻሕፍት) ቅጂ ለሳምራውያን አቀረቡ። በዘመናት ሲወረስ ይህ ልማድ ከአኪቫ በፊት የነበረው የሙሴ አጻጻፍ ጠብቋል። ሆኖም እነዚህ ለውጦች በብዛት ጥቃቅን ናቸው። ሴፕቱዋጊንት («ሳባ ሊቃውንት») - 300 ዓክልበ. ግድም የዕብራይስጥ ቅዱሳን መጻሕፍት መጀመርያ ወደ ግሪክኛ ተተረጎሙ። ይህ ትርጉም አንዳንድ ስኅተቶች ቢያስገባም፣ በአንዳንድ ቦታ ተጨማሪ ዓረፍተ ነገሮች እንደ ኖሩ ይመሰክራል። እንዲሁም ከአዋልድ መጻሕፍት ብዙ ይጨምራሉ። የቁምራን ብራና ጥቅሎች (የሙት ባሕር ብራናዎች) - ከ150 ዓክልበ."} {"id": "44350", "contents": "5 አመነምሃት ላይኛ ግብጽ በ2ኛው ጨለማ ዘመን (13ኛው ሥርወ መንግሥት) ከ1811 እስከ 1808 ዓክልበ. ግድም ድረስ የገዛ ፈርዖን ነበረ። የነሪካሬ ተከታይ ነበረ። የግብጽ ታሪክ ሊቅ ኪም ራይሆልት እንደሚያስረዳው፣ የቶሪኖ ቀኖና የተባለው ነገሥታት ዝርዝር «ሰኸምካሬ ...[ሶንበ]ፍ...፣ ...፣ አመነምንሃት ...ሬ» ይላል። አለዚያ ለዚህ አመነምሃት የተረጋገጠ ቅርስ የለም። አንድ ሐውልት ተገኝቶ «ንጉሥ ሰኸምካሬ የንጉሥ አመነምሃት ልጅ» ተጽፎበት ስለ ተገኘ፣ የዚህ ፭ አመነምሃት ሌላ ስም «ሰኸምካሬ» እንደ ነበር ተገመተ። ሆኖም ይህ ምስል የቀዳሚው የሰኸምካሬ ሶንበፍ ሐውልት ይመስላል። በብዙ መምህሮች አስተሳሰብ እነዚህ ሁለቱ ሰዎች (ሶንበፍ እና ፭ አመነምሃት) አንድ ፈርዖን ነበሩ። «የጨለማ ዘመን» በመሆኑ ለዚሁ ወቅት የመዝገቦች ጉድለት አለ። K.S.B. Ryholt: The Political Situation in Egypt during the Second Intermediate Period, c. 1800 – 1550 BC, Carsten Niebuhr Institute Publications, vol. 20. Copenhagen: Museum Tusculanum Press, 1997 (እንግሊዝኛ)"} {"id": "44356", "contents": "ሆተፒብሬ ቀማው ሲሃርነጅሀሪተፍ (ወይም ሰሀተፒብሬ) ላይኛ ግብጽ በ2ኛው ጨለማ ዘመን (13ኛው ሥርወ መንግሥት) ከ1806 እስከ 1803 ዓክልበ. ግድም ድረስ የገዛ ፈርዖን ነበረ። የአመኒ ቀማው ተከታይ ነበረ። ሕልውና ከአንዳንድ ቅርስ ተረጋግጧል። ከነዚህ በተለይ የሚጠቀሰው በኤብላ የተገኘ ዱላ ቅርስ ነው፤ ይህ በኤብላ ገዥ ኢመያ መቃብር በመገኘቱ የሆተፒብሬም ስም ስላለበት ከፈርዖኑ ለኢመያ የተሰጠ ስጦታ እንደ ነበር ይገመታል። የግብጽ ታሪክ ሊቅ ኪም ራይሆልት እንደሚያስረዳው የአመኒ ቀማው ልጅና ተከታይ ይሆናል። ስያሜው «ቀማው ሲሀርነጅሀሪተፍ» ማለት «የቀማው ልጅ ሲሀርነጅሀሪተፍ» ይመስለዋል። በራይሆልት አስተሳሰብ፣ የሆተፒብሬ ተከታይ ዩፍኒ ሲሆን ይህ ምናልባት ወንድሙ ወይም አጎቱ ይሆናል። K.S.B. Ryholt: The Political Situation in Egypt during the Second Intermediate Period, c. 1800 – 1550 BC, Carsten Niebuhr Institute Publications, vol. 20. Copenhagen: Museum Tusculanum Press, 1997 (እንግሊዝኛ)"} {"id": "5177", "contents": "1 January 1574 - 7 September 1574 እ.ኤ.ኣ. = 1566 ዓ.ም. 8 September 1574 - 31 December 1574 እ.ኤ.ኣ. = 1567 ዓ.ም."} {"id": "5183", "contents": "1 January 1571 - 8 September 1571 እ.ኤ.ኣ. = 1563 ዓ.ም. 9 September 1571 - 31 December 1571 እ.ኤ.ኣ. = 1564 ዓ.ም."} {"id": "5189", "contents": "1 January 1568 - 7 September 1568 እ.ኤ.ኣ. = 1560 ዓ.ም. 8 September 1568 - 31 December 1568 እ.ኤ.ኣ. = 1561 ዓ.ም."} {"id": "40948", "contents": "13 January በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) በዘመነ ማቴዎስ፣ በዘመነ ማርቆስና በዘመነ ሉቃስ ጥር 5 ቀን ማለት ነው። በዘመነ ዮሐንስ ግን (ዘመነ ሉቃስ የሥግር ዓመት በመሆኑ) ጥር 4 ቀን ላይ ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "6065", "contents": "1 January 1134 - 4 September 1134 እ.ኤ.ኣ. = 1126 ዓ.ም. 5 September 1134 - 31 December 1134 እ.ኤ.ኣ. = 1127 ዓ.ም."} {"id": "6095", "contents": "1 January 1119 - 5 September 1119 እ.ኤ.ኣ. = 1111 ዓ.ም. 6 September 1119 - 31 December 1119 እ.ኤ.ኣ. = 1112 ዓ.ም."} {"id": "45478", "contents": "ኻና አገር በኤፍራጥስ ወንዝ አካባቢ በአሁኑ ሶርያ የነበረ ግዛት ነበር። ዋና ከተማው ተርቃ ነበር። የማሪ ነገሥታት በይፋ «የማሪ፣ የቱቱል እና የኻና ግዛት ንጉሥ» ይባሉ ነበር። የባቢሎን ንጉሥ ሃሙራቢ ማሪን በያዘበት ጊዜ (1673 ዓክልበ.) የማሪ መንግሥት ውድቀት ነበር፤ በኋላም በባቢሎን ንጉሥ አቢ-ኤሹህ (1627-1596 ዓክልበ.) ዘመን፣ የባቢሎን ኃይል በዚያ አቅራቢያ ደክሞ ኻና ነጻ መንግሥት ሆነ። የአንድ የኻና ንጉሱ ስም «ካሽቲሊያሹ» በኋላ (ከ1507 ዓክልበ. ጀምሮ) ባቢሎኒያን የገዙት የካሣውያን ንጉሥ ስም ካሽቲሊያሽ ይመስላል፣ ስለዚህ ምናልባት ለጊዜ ካሣውያን በኻና መንግሥት ሥልጣን እንደ ነበራቸው አንዳንዴ ይታሥባል። የካና መንግሥት የቆየው በኋላ ዘመን የሚታኒ መንግሥት ግዛት እስከሆነ ድረስ ነበር። የኻና አገር ኗሪ ብሔሮች የበግ እረኖች ነበሩ፣ ደግሞ በመከር ወራት ግዘያዊ መንደሮችን ያቁሙ ነበር። እነዚህ በተለይ አሞራውያን፣ የያሚና ልጆች (ብኔ ያሚና)፣ የስምኣል ልጆች (ብኔ ስምኣል)፣ እና ሃቢሩ የተባሉት ብሔሮች ወይም ጎሣዎች ናቸው። ብኔ ያሚና ወይም «የደቡብ (ቀኝ) ልጆች» ከኤፍራጥስ ደቡብና ወደ ምዕራብ ወደ ያምኻድ መንግሥት የዘረጋ ክፍል ሲሆን፣ ብኔ ስምኣል ወይም «የስሜን (ግራ) ልጆች» ከኤፍራጥስ ስሜን የተገኘው ክፍል ነው። ኢላ-ካብካቡ (- 1745 ዓክልበ."} {"id": "51652", "contents": "Metshafe henok ke krstos ldet befit ye adam sebategna twld behonew kidus henok ej yetetsafe ye mistr ena raey metshaf sihon keziam le lij liju noah bemastelalef tesewere keziam midr betfat wha sttefa ye ayatun metshaf yzo wede merkebitu bemegbat yih kidus metshaf literf chloal keziam kekrstos ldet bewala eske nigst mintwab dres bezihu betana hayk lay bemigenyew deset wst mekoyet chloal keziam james bruce betebale skotlandawi temeremari amakagnnet liserek chloal."} {"id": "51880", "contents": "ኬልሲ ሼልተን ስሚዝ-ብሪግስ (ታህሳስ 24፣ 2002 - ኦክቶበር 11፣ 2010) የልጅ ጥቃት ሰለባ ነው። እሷ ወደ ቤት ሞተ ልጆች ከእሷ ወላጅ እናት Raye Dawn ስሚዝ እና እሷን ማይክል ሊ ፖርተር የእንጀራ. የሕፃኑ ሞት እንደ ወንጀል ተገለጸ። ኬልሲ በኦክላሆማ የሰብአዊ መብቶች መምሪያ \"በቅርብ\" ይቆጣጠሩ ነበር; የኦክላሆማ የሰብአዊ አገልግሎቶች ክፍል (OKDHS) ከጥር 2005 እስከ ዕለተ ሞቱ ድረስ። ኬልሲ በታህሳስ 24 ቀን 2002 በኦክላሆማ ሲቲ ተወለደ ። የተወለደችው ወላጆቿ ከተፋቱ በኋላ ነው. ልጅቷ ያደገችው እናቷ ከወላጅ አባቷ ቤተሰቧን ትገናኛለች። የኬልሴይ የመጀመሪያዎቹ ሁለት ዓመታት ያልተሳካላቸው ነበሩ። እስከ ጥር 2005 ድረስ በሴት ልጅ ላይ ምንም ዓይነት ጥቃት ለባለሥልጣናት አልተነገረም, በሌሎች የቤተሰብ አባላትም ምንም ዓይነት የጥቃት ምልክቶች አልተስተዋሉም. ከጃንዋሪ 2005 ጀምሮ እስከ መጨረሻው ድረስ በኬልሲ ላይ የተፈጸሙ ጥቃቶች ሪፖርት ተደርገዋል እና ተመዝግበዋል. ልጃገረዷ በሁከት ምክንያት የደረሰባት ጉዳት በሰነድ የተረጋገጠው የአንገት አጥንት የተሰበረ፣ ሁለቱም የታችኛው እግሮች የተሰበሩ እና ብዙ ቁስሎች እና ጭረቶች ፊቷ እና አካሏ ላይ ናቸው። እ.ኤ.አ. ጥር 17 ቀን 2005 የኦክላሆማ የሰብአዊ አገልግሎት ዲፓርትመንት (ኦኬዲኤችኤስ) በኬልሲ ላይ ለመጀመሪያ ጊዜ የተፈጸመውን ጥቃት በይፋ አረጋግጧል፣ አንዲት ልጅ በአካባቢው ወደሚገኝ ድንገተኛ ክፍል ከተወሰደች በኋላ የአንገት አጥንት የተሰበረ፣ የተጎዳ እና የታችኛው ጀርባዋ ላይ ተቧጨረች። ጭን."} {"id": "51916", "contents": "ፖለቲካል ሳይንስ ወይም ሥነመንግስት ስለከተማ አስተዳደርና ከከተማና ገጠር ጋር ተያያዥ የሆኑ ነገሮች የሚያጠና የሶሻል ሳይንስ ዘርፍ ነው፡፡"} {"id": "51922", "contents": "ዘ ሁ (እንግሊዝኛ፦ The Who) በ1956 ዓም (1964 እ.ኤ.አ.) የተመሠረተ የሮክ ሙዚካ ባንድ ነው። በተለይ በ60ዎቹ እና 70ዎቹ ብዙ ታዋቂ ዘፈኖች አቀረቡ። I Canot Explain (1965 እ.ኤ.አ.) My Generation (1965 እ.ኤ.አ.) I Can See For Miles (1967 እ.ኤ.አ.) Magic Bus (1968 እ.ኤ.አ.) Pinball Wizard (1969 እ.ኤ.አ.) See Me, Feel Me (1969 እ.ኤ.አ.) Wonot Get Fooled Again (1971 እ.ኤ.አ.) Baba O'Riley (1971 እ.ኤ.አ.) Behind Blue Eyes .(1971 እ.ኤ.አ.) Who Are You (1978 እ.ኤ.አ.) You Better You Bet (1981 እ.ኤ.አ.)"} {"id": "6605", "contents": "1 January 871 - 2 September 871 እ.ኤ.ኣ. = 863 ዓ.ም. 3 September 871 - 31 December 871 እ.ኤ.ኣ. = 864 ዓ.ም."} {"id": "6623", "contents": "1 January 862 - 1 September 862 እ.ኤ.ኣ. = 854 ዓ.ም. 2 September 862 - 31 December 862 እ.ኤ.ኣ. = 855 ዓ.ም."} {"id": "47932", "contents": "ዳኛዋቲ (በርምኛ፦: ဓညဝတီ ፣ ፓሊኛ፦ /ዸኘቨቲ/) በጥንታዊ አራካን (አሁን ረክሃይን ክፍላገር ሚየንማ) እና በአፈ ታሪክ የነበረ የከተማ፣ የ፫ ሥርወ መንግሥታትና የሀገር ስም ነበረ። ለነዚሁ ፫ ቅድመ ታሪካዊ ሥርወ መንግሥታት አንዳችም ቅርስ እስካሁን ባለመገኘቱ፣ ከትውፊትና አፈ ታሪክ ብቻ ይታወቃሉ። በአራካን ታሪክ፣ እስከ 1420 ዓም እስከ ምራውክ-ኡ መንግሥት ምንም እርግጠኛ አቆጣጠር ወይም መዝገብ የለም። የእንግላንድ ጸሐፊ አርሰር ፈይር በ1825 ዓም በጻፈው የበርማ ታሪክ አቆጣጠር፣ የልማዳዊ ነገሥታት ዝርዝር ለነዚህ ፫ ዳኛዋቲ ሥርወ መንግሥታት ከ2674 ዓክልበ. ጀምሮ እስከሚከተለው እስከ ዌሻሊ መንግሥት እስከ 780 ዓም ድረስ ቆየ። በእርሱ አከፋፈል ዜና መዋዕሉ እንዲህ ያመልክታል፦ መጀመርያው ዳኛዋቲ መንግሥት፣ 2674-833 ዓክልበ.። ከመሥራቹ ማራ ዩ (2674-2612 ዓክልበ. የገዛ ተብሎ) ይጀመራል። ሁለተኛው ዳኛዋቲ መንግሥት፣ 833 ዓክልበ.-138 ዓም ሦስተኛው ዳኛዋቲ መንግሥት፣ 138-780 ዓም። በአራካን አፈ ታሪክ፣ በዚህ ፫ኛው መንግሥት መጀመርያ ጎታማ ቡዳ እራሱ አገሩን እንደ ጎበኘ ይባላል። በእንግሊዝ ጸሐፊው ፈይር ሐሣብ ግን ከጎታማ ዘመን በኋላ የቡዲስም እምነት ወደ አገሩ የገባበት ወቅት ይሆናል እንጂ በማለት በ፪ኛው ክፍለ ዘመን አደረገው። ዘመናዊ የአራካን (ረክሐይን) ጥናት መምህሮች የአርሰር ፈይር አቆጣጠሮች በፍጹም እንደ ተሳቱ ጽፈዋል። በነርሱ አቆጣጠር፦ መጀመርያው ዳኛዋቲ - 3325-1515 ዓክልበ."} {"id": "47938", "contents": "ብዝማርክ (እንግሊዝኛ፦ Bismarck) የስሜን ዳኮታ ክፍላገር አሜሪካ ከተማ ነው። በ1864 ዓ.ም. አካባቢ ተመሠረተ።"} {"id": "6659", "contents": "1 January 844 - 1 September 844 እ.ኤ.ኣ. = 836 ዓ.ም. 2 September 844 - 31 December 844 እ.ኤ.ኣ. = 837 ዓ.ም."} {"id": "6683", "contents": "1 January 832 - 1 September 832 እ.ኤ.ኣ. = 824 ዓ.ም. 2 September 832 - 31 December 832 እ.ኤ.ኣ. = 825 ዓ.ም."} {"id": "49426", "contents": "በደሌ ከተማ በደቡብ ምዕራብ የሀገራችን ክፍል የምትገኝ ከተማ ስትሆን በኦሮሚያ ክልል የቡኖ በደሌ ዞን ዋና መቀመጫ ናት::በደሌ ከአዲስ አበባ በ483 ኪ.ሜ ከጅማ ደግሞ በ145 ኪ.ሜ ርቀት ላይ ትገኛለች :: ከተማዋ ወደ መቱጎሬና ጋምቤላ እንዲሁም ወደ ነቀምት ብሎም ጅማና አዲስ አበባ የሚወስዱ መንገዶች አቋርጠዋት ያልፋሉ:: የዚህች ከተማ ነዋሪዎች የሚመቹና ተቻችለው ለዘመናት የኖሩ ከመሆናቸውም በላይ አሁን እየመጣ ባለው የከተማዋ እድገት ደስተኞች ናቸው"} {"id": "6707", "contents": "1 January 820 - 1 September 820 እ.ኤ.ኣ. = 812 ዓ.ም. 2 September 820 - 31 December 820 እ.ኤ.ኣ. = 813 ዓ.ም."} {"id": "49444", "contents": "የባሕር ምድር ሥርወ መንግሥት በቀድሞ ሱመር (ደቡብ መስጴጦምያ ወይም ከላውዴዎን) ከባቢሎኒያ መንግሥት ተለይቶ የተነሣ መንግሥት ነበር። በ1645 ዓክልበ. አካባቢ የኢሲን ከንቲባ ኢሉማ-ኢሊ በሃሙራቢ ልጅ በባቢሎን ንጉሥ ሳምሱ-ኢሉና ላይ በዓመጽ ተነሣና ሥርወ መንግሥቱን መሠረተ። ነገሥታት ሱመራዊ ስሞች ቢወስዱም፣ ያንጊዜ መደበኛ ቋንቋ አካድኛ እንደ ሆነ ይመስላል። በባሕር ምድር ሥርወ መንግሥት ውስጥ የሚከተሉት ነገሥታት ከአንዳንድ ዝርዝር ጽላት ታውቀዋል። አንዱም ጽላት የነገሡበት ዘመን አመታት ቁጥር ቢሰጥም፣ የነዚህ ድምር ግን 368 ዓመታት ሲሆን በእውነት የቆዩበት ዓመት ከ1645-1463 ዓክልበ ወይም 182 ዓመታት ብቻ ይመስላል። አንድ ሌላ ጽላት A-117 እንደ ጽላት «ለ» ያላቸውን ስሞች ከአሦራዊ ነገሥታት ዘመናት ጋራ ለማስማማት ይሞክራል፣ ሆኖም በትክክል አልተስማሙም። ከ1675 እስከ 1561 ዓክልበ ያህል ድረስ የገዙት አሦር ነገሥታት የዘመን ባልንጀሮቻቸው ቢላቸውም፣ ይህ ልክ እንደማይሆን ሊታወቅ ይቻላል። ከዚህ በላይ ስለነዚህ ነገሥታት የምናውቀው ጥቂት ብቻ ነው። ኢሉማ-ኢሊ ሳምሱ-ኢሉናን እንሳሸነፈው ይተረካል፣ ዓመት ስሞቹም በኒፑር ተገኝተው ኒፑርን እንደ ያዘ ይታስባል። የሳምሱ-ኢሉና ተከታይ አቢ-ኤሹሕ ደግሞ ኢሉማ-ኢሊን ለማሸነፍ ሲሞክር ጠግሮስ ወንዝን ገደበ፤ ይህ ግን ስኬታም አሆነለትም። ዳምቂ-ኢሊሹ፦ የአሚ-ዲታና መጨረሻ አመት ስም «የዳምቂ-ኢሊሹ ኃያላት የሠሩት ግድግዳ ያፈረሰበት አመት» ተባለ። የዳምቂ-ኢሊሹ ስም የቀድሞ ኢሲን መጨረሻ ንጉስ ዳሚቅ-ኢሊሹን (1731-1709) ያሳስባል። ጉልኪሻር ከባቢሎን መጨረሻ ንጉሥ ሳምሱ-ዲታና ጋር እንደ ታገለ በአንድ ታሪክ ጽላት ተቀረጸ። የብርጭቆ አሠራር የሚገልጽ አንድ ጽላት «ጉልኪሻር ዘውድ ከተጫነበት ዓመት በኋላ በሆነው ዓመት» ተጽፎ ተገኝቷል። ከብዙ መቶ ዘመናት በኋላ በነገሠው በኤንሊል-ናዲን-አፕሊ ዘመን (1113-1109 ዓክልበ.) በተጻፈ ሰነድ ዘንድ፣ ጉልኪሻር የመቅደስን ርስት ከ696 ዓመታት በፊት እንደ ወሰነ ይጠቅሳል፤ በውነት ግን 400 ያህል ዓመታት እንዳለፉ ይሆናል። ፐሽጋልዳራመሽ እና አዳራጋላማ የጉልኪሻር ልጆች ይባላሉ። ብዙ ሰነዶች ከዘመኖቻቸው ተገኝተዋል። በአንድ ሰነድ በፐሽጋልዳራመሽ ፯ኛው ዓመት ወንድሙ አዳራጋላማ ደግሞ የጋርዮሽ ንጉሥ ይባላል። ከሌላ ሰነድ አዳራጋላማ ብቻ ንጉሥ የሆነው ከፐሽጋልዳራመሽ 29ኛው አመት በኋላ ነበር። ስለዚህ ወንድሞቹ ለ22 አመት ያህል የጋርዮሽ ዘመን ስለነበራቸው፣ ብዙ የሥርወ መንግሥቱ ነገሥታት ከተከታዮቻቸው ጋራ ረጅም ጋርዮሽ ዘመናት እንዳገኙ ይቻላል። አዳራጋላማ በካሣውያንና በኤላማውያን ላይ ድል እንዳደረገ ይታወቃል። ኤዓ-ጋሚል በካሣውያን ንጉሥ ኡላም-ቡርያሽ በ1463 ዓክልበ."} {"id": "49456", "contents": "አሥራ አምስት በተራ አቆጣጠር ከአሥራ አራት የሚከተለው ቁጥር ነው። ምልክቱ ከግዕዝ እንደ ተወረሰ ፲፭ ነው፣ ይህም ከአሥር እና አምስት ምልክቶች ነው። በብዙ ልሳናት የሚገኘው ምልክት 15 ከሕንዳዊ ቁጥር ምልክቶች 1 (አንድ) እና 3 (አምስት) ነው። ከዚያ አስቀድሞ በሮማውያን ቁጥር ምልክቶች የ«አሥራ አምስት» ምልክት «XV» ነበር።"} {"id": "49468", "contents": "ፕዮትሮቪጸ (በፖላንድኛ: Piotrowice) በፖላንድ ውስጥ መንደር ነው። 352 ሰዎች እዚያ ይኖሩ ነበር። መንደሩ የተመሠረተው ከ 1000 አመት በፊት ነው (1021 እ.ኤ.አ.). በመንደሩ ውስጥ ሐይቅ አለ። ^ GUS"} {"id": "46012", "contents": ""} {"id": "46060", "contents": "አሰር ማለት የግእዝ ቁንቋ ሲሆን ትርጉሙም የነበረንን ነገር እንደገና ፈልጎ ማግኝት ማለት ነው፤"} {"id": "7175", "contents": "1 January 587 - 31 August 587 እ.ኤ.ኣ. = 579 ዓ.ም. 1 September 587 - 31 December 587 እ.ኤ.ኣ. = 580 ዓ.ም."} {"id": "7211", "contents": "1 January 570 - 30 August 570 እ.ኤ.ኣ. = 562 ዓ.ም. 31 August 570 - 31 December 570 እ.ኤ.ኣ. = 563 ዓ.ም."} {"id": "7217", "contents": "1 January 567 - 31 August 567 እ.ኤ.ኣ. = 559 ዓ.ም. 1 September 567 - 31 December 567 እ.ኤ.ኣ. = 560 ዓ.ም."} {"id": "49738", "contents": "የቲኩናኒ ፕሪዝም በሶርያ የተገኘ በአካድኛ የተጻፈ የሸክላ ቅርስ ሲሆን የጥንቱ ከተማ የቲኩናኒ ንጉሥ የቱኒፕ-ተሹፕ 438 «ሃቢሩ» ወታደር ቅጥረኞች ስሞች ይዘርዝራል። ከነዚህ ስሞች አብዛኞቹ የሑርኛ ስሞች ሲሆኑ የተረፉት ሰማዊ ቋንቋ ስሞች ናቸው። አንድ ስም ብቻ ካሥኛ ይመስላል። ከዚህ የተነሣ ብዙ ሃቢሩ ከሑራውያን ብሔር እንደ መጡ ታስቧል። ይህ ንጉሥ በኬጥያውያን መንግሥት ንጉስ 1 ሐቱሺሊ ዘመን ወይም 1550 ዓክልበ. ገደማ እንደ ገዛ ይታወቃል።"} {"id": "46168", "contents": "ርእስ ማለት የኣንድ ነገር የበላይ የሆነ ፣ መሰረት ፣ መጀመሪያ ፣ ልክ እስትንፋስ ማለት ነው። ብዙ ጊዜ ርእስ ያለው ነገር ቁም ነገር ኣለበት። ለምሳሌ ሰው ትንፋሽ ኣለበት፣ ሕይወት ያላቸው ነገሮች ሁሉ እስትፋስ ኣለባቸው። ሰው ሁሉ ፈጣሪ ያለበት (ያመነ) ዶሞ የተረጋጋ መንፈስ ኣለበት። ርእስ ያለው ነገር ሁሉ መጀመሪያዊ ኣለበት ይሆናል። ዳኝነት ቅንነት ሃቀኝነት የእኩሉነት በሕይወቱ ይታያሉ። በማን በርእስ (በራስ) ያለበት። የሌለበት ደሞ ያው እንደ ጅረት ውሃ ሰው እየጎዳ ራሱን እየጎዳ ይሄዳል። ኣያቋርጥም መግፋት እያተላተመ ከዚያም ከዚህም። ርእስ ኣልባ ባዶ ቁጥር ቁጭ እያተረፈ ከማንም እየቀነሰ ከሰው ራስንም እየደከመ።"} {"id": "7241", "contents": "1 January 555 - 31 August 555 እ.ኤ.ኣ. = 547 ዓ.ም. 1 September 555 - 31 December 555 እ.ኤ.ኣ. = 548 ዓ.ም."} {"id": "49780", "contents": "1 ሐንቲሊ ክ1507-1491 ዓክልበ. አካባቢ ከንግሥቱ ሐራፕሺሊ ወንድም 1 ሙርሲሊ በኋላ በሐቱሳሽ (በሐቲ አገር ወይም የኬጥያውያን መንግሥት) የገዛ ንጉሥ ነበር። የሐንቲሊና የባለቤቱ የሐራፕሺሊ ሴት ልጅ ደግሞ የዚዳንታ ሚስት ነበረች። ንጉሡ ሙርሲሊ የማርዱክን ጣዖት ይዞ ከባቢሎን ዘመቻው በተመለሰበት ጊዜ፣ «የዋንጫ ተሽካሚ» ሐንቲሊና የልጁ ባል ዚዳንታ በሤራ ገብተው ሙርሲሊን ገደሉና ሐንቲሊ ያንጊዜ የኬጥያውያን ንጉሥ ሆነ። በኋላ ንጉሡ ቴሌፒኑ በጻፈው የቴሌፒኑ ዐዋጅ በተባለው ሰነድ የሐንቲሊ ዘመን ይተረካል፤ ሐንቲሊ ንጉሡን ሙርሲሊን በሤራ ስለ ገደለው አሁን እሱ ንጉሡ ለራሱ ሕይወት ፈራና ጸጸተ ይላል። ከዚያም፦ «የትም ቢሄድ፣ ሕዝቡ <...> ከአሽታታ፣ [ሹክዚ]ያ፣ ሑርፓና፣ ከርከሚሽ ከተሞች <...> ጭፍሮችን ያሠልፉ ጀመር <...> ሐንቲሊም ቴጋራማ ከተማን በደረሰ ጊዜ፣ ምን አደረግኩ? ለምን የዚዳንታን ቃል ሰማሁት? ይል ነበር። ንጉሥም እንደ ሆነ አማልክት ስለ ሙርሲሊ ደም ቂም ፈለጉ ። <...> የሑራውያንም ወታደሮች እንደ ዱር ቀበሮች አባረርዋቸው። ሑራውያን ጠላቶች ወደ ሐቲ መጥተው <...> በአገር ቤት ተዛወሩ <...> <...> [አንድ መስመር በሙሉ ጠፍቷል] <...> የሹክዚያ ከተማ ንግሥትም <...> ንግሥትዋ እያረፉ <...> ኢላሊዩማ በምስጢር ሎሌዎችን ልኮ <...> የሹክዚያ ንግሥት ትሙት! ብሎ ጮኸ። እንግዲህ ያዝዋትና ከልጆችዋ ጋራ ገደሉዋት። ሐንቲሊ ስለ ሹክዚያ ንግሥትና ልጆቿ ጉዳይ ማን ገደላቸው?"} {"id": "7775", "contents": "1 January 291 - 29 August 291 እ.ኤ.ኣ. = 283 ዓ.ም. 30 August 291 - 31 December 291 እ.ኤ.ኣ. = 284 ዓ.ም."} {"id": "7805", "contents": "1 January 276 - 28 August 276 እ.ኤ.ኣ. = 268 ዓ.ም. 29 August 276 - 31 December 276 እ.ኤ.ኣ. = 269 ዓ.ም."} {"id": "7811", "contents": "1 January 273 - 28 August 273 እ.ኤ.ኣ. = 265 ዓ.ም. 29 August 273 - 31 December 273 እ.ኤ.ኣ. = 266 ዓ.ም."} {"id": "7613", "contents": "1 January 372 - 29 August 372 እ.ኤ.ኣ. = 364 ዓ.ም. 30 August 372 - 31 December 372 እ.ኤ.ኣ. = 365 ዓ.ም."} {"id": "1547", "contents": ""} {"id": "1859", "contents": "አልጄሪያ (አረብኛ፦ الجزائر‎ አል ጃዝኤር; በርበርኛ፦ ድዜየር) በይፋ የአልጄሪያ ሕዝባዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ በሰሜን አፍሪካ የምትገኝ ሀገር ናት። ከቆሳ ስፋት አኳያ በሜዲቴራንያን ባህር ዙሪያ ትልቋ ስትሆን፣ ከአፍሪካ ደግሞ ከሱዳን በኋላ ሁለተኛ ናት። አልጄሪያ ከሰሜን ምሥራቅ በቱኒዚያ፣ ከምሥራቅ በሊቢያ፣ ከምዕራብ በሞሮኮ፣ ከደቡብ ምዕራብ በምዕራባዊ ሣህራ፣ ሞሪታኒያና ማሊ፣ ከደቡብ ምሥራቅ በኒጄር፣ ከሰሜን በሜዲቴራንያን ባህር ትዋሰናለች። ዋና ከተማዋ አልጂርዝ ሲሆን የ፳፻፫ ዓ.ም. ሕዝብ ብዛቷ ወደ 35.7 ሚሊዮን ይገመታል። አልጄሪያ የተባበሩት መንግሥታት፣ የአፍሪካ ሕብረት፣ ኦፔክ እና ሌሎችም ዓለም አቀፍ ድርጅቶች አባል ሀገር ናት። የሀገሯ ስም የመጣው ከአልጂርዝ ከተማ ሲሆን በድሮ ጊዜ ከዛሬዎቹ ምዕራብ ቱኒዚያና ምሥራቅ ሞርኮ አብራ ኑሚዲያ ትባል ነበር። በጥንት ጊዜ አልጄሪያ የኑሚዲያ መንግሥት ትባል የነበረ ሲሆን ነዋሪዎቿ ደግሞ ኑሚዲያውያን ይባሉ ነበር። የኑሚዲያ መንግሥት ከካርታጎ፣ ሮማና ጥንታዊ ግሪክ ጋር ግንኙነት ነበራት። አካባቢው ለምለም እንደነበረ ሲነገር ኑሚዲያውያን ደግሞ ለኃይለኛ ፈረሰኛ ጦራቸው ይታወቁ ነበር። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "8171", "contents": "1 January 83 - 27 August 83 እ.ኤ.ኣ. = 75 ዓ.ም. 28 August 83 - 31 December 83 እ.ኤ.ኣ. = 76 ዓ.ም."} {"id": "8183", "contents": "1 January 77 - 26 August 77 እ.ኤ.ኣ. = 69 ዓ.ም. 27 August 77 - 31 December 77 እ.ኤ.ኣ. = 70 ዓ.ም."} {"id": "8189", "contents": "1 January 74 - 26 August 74 እ.ኤ.ኣ. = 66 ዓ.ም. 27 August 74 - 31 December 74 እ.ኤ.ኣ. = 67 ዓ.ም."} {"id": "8195", "contents": "1 January 71 - 27 August 71 እ.ኤ.ኣ. = 63 ዓ.ም. 28 August 71 - 31 December 71 እ.ኤ.ኣ. = 64 ዓ.ም."} {"id": "8201", "contents": "1 January 68 - 26 August 68 እ.ኤ.ኣ. = 60 ዓ.ም. 27 August 68 - 31 December 68 እ.ኤ.ኣ. = 61 ዓ.ም."} {"id": "8207", "contents": "1 January 65 - 26 August 65 እ.ኤ.ኣ. = 57 ዓ.ም. 27 August 65 - 31 December 65 እ.ኤ.ኣ. = 58 ዓ.ም."} {"id": "8327", "contents": "የሰው ልጅ ጥናት ወይም ሥነ ሰብእ (አንትሮፖሎጂ) ማለት የሰው ልጆች ሁኔታና ግንኙነቶች በሙሉ የሚጠቀልል ነው። ቃሉ አንትሮፖሎጂ የተወሰደ ከግሪክ ቃላት ሲሆን ትርጉሙ /አንትሮፖስ/ «ሰው» እና /ሎጊያ/ «ጥናት» ነው። አንትሮፖሎጂ የባሕል ጥናት (ሶሲዮሎጂ) ውስጥ አለ። (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) ስብዕናም ከዚሁ ጋር የሚታይ ይሆናል። ስብዕና ማለት ምን ማለት ነው?"} {"id": "8351", "contents": "አሦር (አሹር) ማለት በጥንታዊ ዘመን በላይኛ ጤግሮስ ወንዝ አጠገብ የተገኘ ከተማና አካባቢው ነበረ። በኋለኛ ጊዜ የአሦር መንግሥት ሃይለኛ ሆኖ መላ መሬት እስከ ግብጽ ድረስ ገዛ። በጥንታዊ አሦር ከተማና በጤግሮስ አጠገብ ያሉትም ተራሮች እስከ ዛሬው አርሜንያ ድረስ 'የአሦር ተራሮች' ይሰየሙ ነበር። በኦሪት ዘፍጥረት መሠረት አሦር (አሹር) ከኖኅ ልጅ ሴም ልጆች አንዱ ሲሆን፥ ከሰናዖር ወጥቶ አንዳንድ ከተማ ሠራ። በአሦራውያንም እምነት ዘንድ 'አሹር' ከተማውን የመሠረተው አምላክ ስም ነበረ። ከቅድመኛው ዘመን አውራጃው ሹቡር ተብሎ ከሰናዖር (ሹመር)፣ ማሪ ወይም ከአካድ ይገዛ ነበር። ሹቡር በታላቁ ሳርጎን መንግሥት ውስጥ ክፍል ሆኖ ጉታውያን እስከ አጠፉት ድረስ ቆየ። በኋላ እስከ 1879 ዓክልበ. ግ. ከኡር 3ኛ ሥርወ መንግሥት ይቆጣጠር ነበር። የዑር መንግሥት ሲወድቅ የአሦር ከተማ ነገሥታት ሊሙ ስሞች ይመዘገባሉ። በዚህ ወቅት አሦር ከተማ-አገር ብቻ ነበረ። ሆኖም አሦራውያን የብረታብረት ንግዳቸውን ለማስፋፋት በማሰብ አንዳንድ ቅኝ-ከተማ (ካሩም) በሐቲ (ዛሬው ቱርክ) ውስጥ መሠረቱ። ከነዚህም ዋነኛው ካነሽ የተባለው ከተማ ነበር። በ1720 ዓክልበ. ግ. አሞራዊው ንጉሥ 1 ሻምሺ-አዳድ አገሩን ከነአሦር ከተማ አቀና። ልጁን 1 እሽመ-ዳጋን (1688-1678 ዓክልበ.) በአሦር ላይ ሾመው። ነገር ግን የባቢሎን ንጉስ ሃሙራቢ ድል አድርጎት ዙሪያው ወደ ባቢሎን መንግሥት ተሳለፈ። ከትንሹ እስያ ይካሄድ የነበረው የብረታብረት ንግድ በዚያን ጊዜ ተቋረጠ። ለሚከተለው መቶ አመት አሦር ለባቢሎን ተገዥ ነበር። በ1507 ዓክልበ."} {"id": "50074", "contents": "ጉመር የደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልልና የጉራጌ ዞን ወረዳ ነው። ስሙ የመጣውም ከሚኖሩበት ሰባትቤት ጉራጌ ብሔሮች የአንዱ ነው፤ እነሱም ጉመርኛ (ጉራግኛ) ተናጋሪዎች ናቸው። በጉመር ውስጥ ያሉት ከተሞች አረቅጥና ቄቡል ናቸው። አረቅጥ ሐይቅ በወረዳውም አለ። ደብረ ሙጎ ሁለት የ19ኛ ክፍለ ዘመን መስጊዶችና ብዙ የበለስ፣ ወይራ፣ ዝግባ፣ ጥድና ዋንዛ ደን አለበት፤ እንዲሁም ዮ፣ አይሰጪ እና ባልከች የተባሉ ወንዞች መነሻ ነው።"} {"id": "50080", "contents": "እምድብር የደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልልና የጉራጌ ዞን ከተማ ነው። የቸሃ ወረዳ መቀመጫ ነው። እምድብር የመብራት ኃይል፣ የስልክና የፖስታ ቤት አገልግሎት ካሉዋቸው ከተሞች አንዱ ነው። የኢትዮጵያ ካቶሊክ ቤተ ክርስቲያን እምድብር ሀግረ ስብከት መሀል ነው። ከ1924 ዓም ያሕል የካቶሊክ ካፑቺን መኖክሴ ሚስዮን እዚህ ተገኘ። የእምድብር ገበያ በየዓርቡ ይካሄድ ነበር። የ1976 ዓም ድርቆት ዝናቡን ከልክሎ የእንሰት ሰብል በሙሉ በዚያው አመት በበሽታ ተበላሸ። የካቶሊክ እርዳታ አገልግሎት በልግሥናቸው ልብስ፣ በቆሎ፣ ወተት፣ ቅቤና ዘይት ለኗሪዎቹ አቀረቡ። የሕዝብ ቁጥር በ1997 ዓም በ4057 ሰዎች ተቆጠረ።"} {"id": "50140", "contents": "ሒስ (እንግሊዝኛ፦ ክሪቲሲዝም criticism) ማለት የአንዱን ነገር ወይም አካሄድ ዋጋ ወይም ጉድለት መተቸት ወይም ማመልከት ነው። ሓያሲ በእንግሊዝኛው አጠራር \"ክሪቲክ\" critic በመባል የሚታወቀው ሐሳብ ገባሪውንም ያመለክታል። በአማርኛ ሒስ የግብሩ፣ ሐያሲ ደግሞ የገባሪው መጠሪያ ሆኖ ያገለግላል ። ግብሩ ግምገማ፣ ግምት፣ ፍርድ፤ ገባሪው ደግሞ ገምጋሚ፣ ገማች፣ ፈራጅ ማለት ነው።"} {"id": "4733", "contents": "1 January 1796 - 8 September 1796 እ.ኤ.ኣ. = 1788 ዓ.ም. 9 September 1796 - 31 December 1796 እ.ኤ.ኣ. = 1789 ዓ.ም."} {"id": "4739", "contents": "1 January 1793 - 8 September 1793 እ.ኤ.ኣ. = 1785 ዓ.ም. 9 September 1793 - 31 December 1793 እ.ኤ.ኣ. = 1786 ዓ.ም."} {"id": "8531", "contents": "ማክሲም ጎርኪ የሩስያ ጸሐፊ ነበር።"} {"id": "12467", "contents": "ዲስፕሮሲየም (Dysprosium) የንጥረ ነገሮች ሠንጠረዥ ውስጥ ኬሚካዊ ውክሉ Dy ነው። አ ቶማዊ ቁጥሩም 66 ነው። የጥንተ፡ንጥር ጥናት (ኬሚስትሪ) በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ ዲስፕሮሲየም የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ። (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "13601", "contents": "የሽምቤት ዱባለ የኢትዮጵያ ታዋቂ ዘፋኝ ስትሆን ብዙ ዘመናዊ የሙዚቃ ስራወችን በማቅረብ ትታወቃለች። ተሾመ አድሴ አመዶ"} {"id": "13607", "contents": "ማሪቱ ለገሰ የኢትዮጵያ ታዋቂ ዘፋኝ ስትሆን ብዙ ባህላዊ የሙዚቃ ስራወችን በማቅረብ ትታወቃለች።"} {"id": "13613", "contents": "ማህሌት ደመረ የኢትዮጵያ ታዋቂ ዘፋኝ ስትሆን ዘመናዊ የሙዚቃ ስራወችን በማቅረብ ትታወቃለች።"} {"id": "13619", "contents": "አስናቀች ወርቁ የኢትዮጵያ ታዋቂ ዘፋኝ ስትሆን ብዙ ባህላዊ የሙዚቃ ስራወችን በማቅረብ ትታወቃለች።"} {"id": "13625", "contents": "አሊ መሃመድ፣ ሙዚቃ ያቀርባል በስም \"አሊ ቢራ\"፣ ኢትዮጵያዊ ታዋቂ ዘፋኝ ሲሆን ዘመናዊ የኦሮምኛ ዘፈን ስራወችን በማቅረብ ይታወቃል። የአሊ የመድረክ ስም \"ቢራ\" የተወሰደው ለመጀመሪያ ጊዜ አሊ መድረክ ላይ ካቀረበው ዘፈን፣ \"ቢራ ዳ ባሬ\"። አሊ ቢራ በመስከረም ፲፭፣ ፲፱፻፵ ዓ.ም (September 26, 1947) በድሬዳዋ ከተማ ተወለድ። በህጻንነቱ የተለያዩ የአገር ውስጥ እና አለም አወፍ ሙዚቃዎችን እያደመጠ ያደገው አሊ ቢራ ለትምህርት ቤት ጓደኞቹ እና ለቤተሰቦቹ በማንጎራጎር ነበር የሙዚቃ ህይወቱን የጀመረው። በድሬደዋ ውስጥ ብዙ ቋንቋዎች መኖር ያልገደበው አሊ በአረብኛ፣ ኦሮምኛ፣ ሃደርኛ እና ሶማሊኛ ሙዚቃዎችን ይጫወት ነበር። ከዛም በ14 አመት አሊ \"አፍራን ቃሎ\" የተባለ የኦሮሞን ሙዚቃ ለማስተዋወቅ አላማ ያደረገ የባህላዊ ሙዚቃ ቡድን ተቀላቀለ። በቡድኑ ውስጥ ሌላ አሊ የተባለ ልጅ በመኖሩ ሁለቱን ለመለየት መጀመሪያ ከሚያዜመው \"ቢራ ዳ ባሬ\" ዘፈን ወስደው \"አሊ ቢራ\" የሚለውን ሰም ተሰጠው። ከዛም ወደ አዲስ አበባ በመሄድ የተለያዩ ባንዶች ውስጥ የተጫወተው አሊ ቢራ በ፲፻፱፻፸፮ ዓ.ም ከስዊድናዊ ዲፕሎማት ባለቤቱ ጋር ከኢትዮጲያ ወጥቱአል። ^ \"Happy Birthday to the legendary Ali Birra\". thearadaonline.com (27 May 2012). በ30 May 2012 የተወሰደ."} {"id": "8819", "contents": "የዓለም ዋንጫ በዓለም አቀፍ እግር ኳስ ማኅበር አባል አገሮች የወንድ እግር ኳስ ቡድኖች መካከል የሚከናወን ውድድር ነው። ከ፲፱፻፳፪ ዓ/ም ጀምሮ በየአራት ዓመቱ ይካሄዳል። ነገር ግን በሁለተኛው የዓለም ጦርነት ምክንያት የ፲፱፻፴፬ ዓ/ም እና የ፲፱፻፴፰ ዓ/ም ውድድሮች ሲሰረዙ እስካሁን አሥራ ዘጠኝ ውድድሮች ተካሂደዋል። የዋንጫና ደረጃ ጨዋታዎቹ በዓለም በብዙ ተመልካቾች ከሚታዩ የስፖርት ዝግጅቶች አንደኛ ነው። በደቡብ አፍሪቃ የተካሄደው የ ፳፻፪ቱ ፲፱ ኛው የዋንጫ ውድድር በ ፩ ነጥብ ፩ ቢሊዮን ሰዎች እንደታየ ይገመታል። http://www.fifa.com/worldcup/archive/index.html"} {"id": "8855", "contents": ""} {"id": "12905", "contents": "የጥንቶቹ ኢትዮጵያውያን ይጠቀሙበት የነበር የድምር ስሌዳ ይህን ይመስላል። በምሳሌ ለማስረዳት ያክል፡- 2+3ን ለማግኘት ብንፈልግ 2ን ከላይ ወደታች ተከትለን ከ3 በጎን በኩል ከሚመጣው መስመር ጋር ስንጋጭ ያለው ቁጥር መልሱ ይሆናል። እታች ካለው ሰንጠረዥ እንደምናየው ይህ ቁጥር 5 ነው። እታች የምናየው ሁለተኛው ሰንጠረዥ ላይ በ5 እና በ9 የሚጀምሩትን አግድም ቁጥሮች በ # ከቀየርን በኋላ ፣ ከ9 በፊት የሚጀምሩትን ማናቸውንም አግድሞች ከላይ እንደሚጀምሩ እንስማማለን...ከ9 በሁዋላ የሚጀምሩትን ደም ከቀኝ እንዲጀምሩ እንስማማለን። በዚህ ጊዜ ማናቸውም በቀኝ ከሚጀምሩ አግድም መስመሮች ላይ ያረፈ ድምር ከፊት ለፊቱ 1 ይጨመርለታል። ከላይ ከጀመረ ግን አይጨመርለትም። ለምሳሌ 8+7 ስንመለከት 5ን እናገኛለን ነገር ግን ይህ 5 ያለው በቀኝ ከሚጀምሩት አግድሞች ላይ ነው...ስለዚህ መልሱ 15 ነው ማለት ነው። (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "12923", "contents": "የጂኦሜትሪክ ድርድር የምንለው የቁጥሮች ድርድር (ሰልፍ) ሲሆን እኒህ የተሰለፉ ቁጥሮች የኋለኛው የከፊተኛው ቋሚ ብዜት ውጤት ሲሆን ነው። ይህ ቋሚ ቁጥር የጋራ ውድር በመባል ይታወዋል። ለምሳሌ ይህን ድርድር እንመልከት 2, 6, 18, 54, ...፣ እያንዳንዱ ተከታይ ቁጥር የፊተኛውን ቁጥር በጋራ ውድሩ (3) ስናበዛ እናገኛለን፣ ስለዚህም የጅኦሜትሪክ ድርድር ይሰኛል። በተመሳሳይ ሁኔታ 10, 5, 2.5, 1.25,... የጂኦሜትሪክ ድርድር ነው ምክንያቱም የጋራ ውድሩ 1/2 ነውና! የጆሜትሪክ ድርድር ቁጥሮችን ስንደምር የምናገኘው የሂሳብ ስርዓት ጆሜትሪክ ዝርዝር ይባላል። ልዩነቱን ለማስተዋል ያክል፦ የጆሜትሪክ ድርድር አጠቃላይ ቅርጽ ይህን ይመስላል፦ a ,   a r ,   a r 2 ,   a r 3 ,   a r 4 ,   … {\\displaystyle a,\\ ar,\\ ar^{2},\\ ar^{3},\\ ar^{4},\\ \\ldots } የጆሜትሪክ ዝርዝር ደግሞ ይህን ይመስላል፦ a + a r + a r 2 + a r 3 + a r 4 + ⋯ {\\displaystyle a+ar+ar^{2}+ar^{3}+ar^{4}+\\cdots } እዚህ ላይ የጋራ ውድሩ r ≠ 0 ሲሆን a ደግሞ ማጉያ መነሻ ይባላል ምክንያቱም የድርድሩ የመጀመሪያ ቁጥር ነውና!"} {"id": "48430", "contents": "በምረታ ሂደት ውስጥ፣ የምረታ ጥበት (እንግሊዝኛ፦ bottleneck) ማለት በሂደቶቹ ሰንሰለት ውስጥ፣ አንዱ ሂደት የተወሰነ ችሎታ ስላለው፣ የመላው ሰንሰለት ችሎታ የሚወሰንበት ጭንቅንቅ ነው። የምረታ ጥበት ውጤቶች እንዲህ ናቸው፤ የሂደቱ መዘግየት፣ ያልተፈጸመው ቁሳቁስ ጥርቅም፣ የደንበኞቹ ግፊት፣ የሠራተኞችም ተስፋ (ሞራል) መዋረድ ሊሆኑ ይችላሉ። ምሳሌ፦ በአንዱ ለሥላሣ መጠጥ ፋብሪካ ውስጥ፣ መጀመርያው ማሽን ጠርሙዝን በብዛት ቶሎ ይፈጥራል። ሁለተኛው ማሽን ፈሳሹን ቶሎ ይጨምራል። ሦስተኛው ማሽን መልጠፊያውን በጠርሙዞች ላይ የሚጨምረው ግን እጅግ ብዙ ጊዜ ይፈጃል። አራተኛውም ቆርኪን የሚጨምረው ፈጣን ይሆን ነበር፣ ነገር ግን ለሦስተኛው ማሽን በመልጠፊያ ለተዘጋጀው ጠርሙዝ መቆየት አለበት። በዚህ ሂደት ሰንሰለት ውስጥ፣ ሦስተኛው ማሽን እንግዲህ የምረታ ጥበት ነው። የምረታ ጥበቶች ከተፈጥሮ ወይም ከተለያዩ ምክንያቶች ሊደርሱ ወይም ሊፈቱ ይችላሉ።"} {"id": "48448", "contents": "ክንንብ ዘር (Magnoliophyta ወይም Angiospermae ወይም አባቢ ተክል) ከአትክልት ስፍን ውስጥ አንድ ታላቅ የአትክልት ክፍለስፍን ነው። እነዚህ አበባ እና ፍራፍሬ የሚሰጡት አትክልት ሁሉ ናቸው። በዘመናዊ ሥነ ሕይወት ጥናት ዘንድ የክፍለስፍኑ ስምንት ዋና መደባት እነዚህ ናቸው፦ አምቦሬላ ዛፍ - አንድ ዝርያ ብቻ በኑቨል ካሌዶኒ ተገኝቷል። የቡሻይ መደብ 80 ዝርዮች የኮከብ እንስላል መደብ 100 ዝርዮች የማግኖሊያ መደብ - 9000 ዝርዮች፤ ቁንዶ በርበሬ፣ ቀረፋ፣ ሰናመኪ፣ አቡካዶ፣ ግሽጣ፣ አምበሾክ ወዘተ. የሁቱ መደብ - በገሞጂዎች ብቻ የሚገኙ 77 ዝርዮች አንድክክ - 70,000 ዝርዮች፤ እህል፣ ሣር፣ ሸንኮራ ኣገዳ፣ ዘምባባ፣ ሸምበቆ፣ ሙዝ፣ ዝንጅብል፣ እርድ፣ ኮረሪማ፣ ሰሪቲ፣ ሽንኩርት ወዘተ. የውሃ ቀንድ ቅጠል - ጨው አልባ ውሃ የሚኖሩ 6 ዝርዮች ሁለት ክክ 170,000 ዝርዮች፤ እንዳሁላ፣ ወይን፣ አኻያ፣ ግራር፣ ጽጌ ረዳ፣ እንጆሬ፣ ፖም፣ ኮክ፣ አልመንድ፣ በለስ፣ እጸ ፋርስ፣ ዱባ፣ ሃብሃብ፣ ኪያር፣ ሮማን፣ ቅርንፉድ፣ ባህር ዛፍ፣ ብርቱካን፣ ማንጎ፣ ጐመን፣ ፓፓያ፣ ሽፈራው፣ ካካዎ፣ ባሚያ፣ ጥጥ፣ ሊሻሊሾ፣ የአውጥ ወገን፣ ቡና፣ ወይራ፣ ጠንበለል፣ ሰሊጥ፣ በሶብላ ወዘተ."} {"id": "14015", "contents": "ፍቅር በአማርኛ በ፲፱፻፺፰ ዓ.ም. የወጣ የአብዱ ኪያር የሙዚቃ አልበም ነው። የሁሉም ዘፈን ግጥሞች በአብዱ ኪያር የተፃፉ ናቸው። የድምፅ ተቀባዮች፦ ሄኖክ መሀሪ እና ተስፋማሪያም ኤልያስ ብሔራዊ ቢብሎግራፊ (መዝገበ ቀረፀ ድምፅ ወምስል)፤ ሰኔ ፲፱፻፺፰ ዓ.ም.፤ ገጽ 5 የአልበም ሽፋን"} {"id": "14033", "contents": "ክራር ባለ አምስት ወይም ስድስት ክር (ጅማት) የሙዚቃ መሳሪያ ነው። ==ታሪክ == የበገና ዓይነት የዜማ ዕቃ ነው ። የዘመናችን ክራር አምስት ወይም ስድስት የጅማት አውታሮች አሉት ። ክራርን በበገና ዓይን ካላየነው በቀር በክራር ሲዘመር እንደ ነበር ክራር የመዝሙር መሣሪያ እንደ ሆነ መጽሐፍ ቅዱስ በመዝሙር መሳሪያነት ጠቅሶት አናገኝም ። በስም ግን ጠርቶት ይገኛል ። ናቡከደነጾር ጣዖቱን ካሳጀበባቸው መሣሪያዎች አንዱ ክራር እንደ እንደ ነበረ በትንቢተ ዳንኤል ተጠቅሶ እናነባለን ። 3 ፥ 5-7 ። ቅዱስ ጳውሎስ ስለ ልሳን ሲናገር ሕይወት የሌላቸው መሣሪያዎች ሲቃኙ እንደ ቅኝታቸው ስሜት የሚሰጥ ድምጽ ይሰጣሉ ። እንዴት እናንተ በልሳን እንናገራለን እያላችሁ ትርጉም የለሽ ነገር ትናገራላችሁ ብሎ የቆሮንቶስን ቤተ ክርስቲያን ግብዞች ባስተማረበት ክፍል ለምሳሌ ከጠቀሳቸው መሣሪያዎች ክራርና ዋሽንት ይገኙበታል ። 1ቆሮ 10 ፥7 ። በተጨማሪም ክራር በብሉይ ኪዳንም ሆነ በአዲስ ኪዳን /የአሁኑን ዘመን አይጨምርም/ የጐላ የመዝሙር ቦታ ተሰጥቶት አልተነበበም ። ይሁን እንጂ በክራር መዘመሩ በደል አይደለም ። ቤተ ክርስቲያን ግን ባትለየውም እውቅና አልሰጠችውም ። በአሜሪካ ያሉት አባቶች ጉባኤ ቅዱስ ሲኖዶስም ሆነ በኢትዮጵያ ያሉት አባቶች ጉባኤ ቅዱስ ሲኖዶስ በውሳኔው ውስጥ በተራ ቍጥር አልጠቀሰውም (ይህ ባሕል ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) ክራር ከአንድ ሜጀር እስኬል ወደሌላ ሜጀር እስኬል ለመቃኘት በቀላሉ በአንድ ክር መሻገር ይቻላል ምሳሌ 1፦C D E F G A B C ይህ ማለት ዲያቶኒክ እስኬል ሲሆን 4 እና 7ን በማስወጣት ፔንታቶኒክ እስኬልን በመገንባት C D E G A C or DO RE MI SOL LA DO ሁለቱም ቋንቋ ነዉ የሚለያቸዉ C D E G A C ማለት በእንግሊዘኛ ሲሆን DO RE MI SOL LA DO ማለት በጣሊያንኛ ነዉ ስለዚህ ክራርን ስንቃኝ ከC ትዝታ ወደ G ትዝታ ሜጀር ለመሻገር 1 ክር ከC ወደ D 2 ክር ከC ወደ A 3 ክር ከA ወደ E 4 ክር ከC ወደ B 5 ክር ይህ ማለት በቀላሉ 12 ሜጀር እስኬሎች አሉ እነዚህ እስኬሎች አንድ አንድ ክር ፈርስቱን በግማሽ በማዉረድ ይህ ማለት C መነሻችን ከሆነ ወደ G ለመሄድ Cን በግማሽ ድምፅ በማዉረድ Gን ፈርስት ማድረግ እንችላለን ማለት ነዉ በዚህ መሰረት C G D A E B F# C# A\" E\" B\"Fን እናገኛለን ማለት ነዉ ወደነበርንበት ለመመለስ ሶስተኛዉን ድምፅ በግማሽ በማዉጣት ከC ወደ F ለመቃኘት የCን ሶስተኛዉን Eን በግማሽ በማዉጣት ወደ F እንሻገራለን ማለት ነዉ።"} {"id": "2855", "contents": "የኮርያ ጦርነት በኮርያ ከሰኔ 18 1942 እስከ ኃምሌ 20 1945 የተዋገ ጦርነት ነበር። የኮሪያ ዘማቾች ትውስታ ሬሳ እንኳ አልተማረከብንም”   “አለመማረክ የጀግንነት ጉዳይ አይደለም” በአምስት ዙር ኮርያ ከዘመቱት 6037 ኢትዮጵያውያን መካከል 122ቱ በጦርነቱ ሞተዋል፡፡ አንዳቸውም አልተማረኩም ሳይማረኩ ግዳጃቸውን ፈጽመው ከተመለሱት  350ው የዛሬ 20 ዓመት የኢትዮጵያ ኮርያ ዘማቾች ማህበርን መስርተው ሰሞኑን የዘመቻውን 61ኛ ዓመት አክብረዋል፡፡ የአዲስ አድማስ ጋዜጠኛ መልካሙ ተክሌ ከአስር አለቃ ዘነበወርቅ በላይነህ እና ከየኢትዮጵያ ኮሪያ ዘማቾች ማህበር ፕሬዝደንት ኮሎኔል መለሰ ተሰማ ጋር አጭር ቃለምልልስ አድርጓል፡፡ ለኮሪያ ዘመቻ እንዴት ነው የተመረጡት? በመሠረቱ የገበሬ ልጅ ነኝ፡፡ ለኮሪያ ዘመቻ ተብዬ አይደለም ወደ ወታደራዊ ዘመቻ የገባሁት፡፡ በጣልያን ወረራ ወቅት በሕፃንነቴ ከአባቴ ጋር ጫካ ለጫካ ተንከራትቻለሁ፡፡ በ1939 ዓ.ም ወታደርነት ተቀጠርኩ፡፡ የተወለድኩት በ1922 ዓ.ም ነው፡፡ ወታደር በሆንኩ በአምስት ወይ በስድስት ዓመት ኮርያ ዘመትኩ፡፡ እውነቱን ለመናገር ስዘምት ማንበብና መፃፍ አልችልም ነበር፡፡ አሁንም ድረስ?"} {"id": "50740", "contents": "ስኳር በ2001 እ.ኤ.አ. የወጣ የአስቴር አወቀ አልበም ነው"} {"id": "13421", "contents": "ፍሬደሪክ ዊልሄልም ኒትሸ (ኦክቶበር 15, 1844 - ኦገስት 25, 1900) ጀርመናዊ ጻህፊና ፈላስፋ ሲሆን አለምን ይቀይራሉ ብሎ ያመነባቸውን ብዙ መጻህፍት በመድረስ ይታወቃል። እርግጥ ኒሺ፣ በነበረበትም ሆነ በኋላ ዘመኑ ብዙ ተቃዋሚወች ቢነሱበትም በዚያው ልክ ብዙ ሰወች ስራወቹን እንደ ታላቅ የፍልስፍና እና ስነ ጽሁፍ ስራ ይወስዷቸዋል። ኒትሸ አብዛኛው ጽሁፉ የሚያተኩረው ሰወች እንዴት ሊኖሩ ይገባቸዋል? በሚለው ጥያቄ ነው። በዚህ ምክንያት እሱ ይኖርበት የነበረውን ዘመን የጀርመን ሥነ ምግባር (ኤቲክስ) በመንቀፍ ብዙ ጽፎአል። ሠናይ እና እኩይ (ጥሩና መጥፎ) ተብለው ተለይተው ይሰራባቸው የነበሩትን የጊዜውን ሥነ ምግባር ዋጋወች በመተቸት ሰወች አዲስ ሥነ ምግባር ፈጥረው ለሁሉም ምግባር አዲስ የሠናይነትና እኩይነት (ጥሩ እና መጥፎ) ዋጋ እንዲሰጡ በጽሑፎቹ ብዙ ሞክሯል።በዚህ መሰረት፣ ለምሳሌ፣ በክርስቲያኖች ዘንድ የሚሰራበትን ለደካሞች ማዘንን ሠናይነት ተቃውሟል። በሱ አስተያየት ደካሞች ሲታዘንላቸው የበለጠ ይዳከማሉ የሚል ነው ምክንያቱም በሱ አስተያየት ደካሞቹ በጠንካሮቹ ላይ የበለጠ ጥገኛ በመሆን መላው ህብረተሰብ ይዳከማል የሚል ነው። በተጨማሪም፣ የሰው ልጅ የሚኖርበትን ተጨባጩን አለም መገንዘብ እና ክሁሉ በላይ ስለዚሁ ዓለም ማተኮር አለበት ብሏል። ሰማይና ሌሎች አለማትን በማጣጣል፣ የሰው ልጅ እነዚህን አይነት አለሞች የሚፈጥረው አሁን ያለበትን ተጨባጩ የውኑ አለም ችግሮች መፍታት ሲያቅተው ለመፈርጠጥ ነው በማለት የሰው ልጅ ስለዚህ ምድር ብቻ እንዲያስብ ይወተውታል። ኒሽ የሰው ልጅ እራሱን በራሱ ማሸነፍ እንዲችል አጥብቆ ያምናል። በኒሺ ፍልስፍና፣ አንድ እራሱን ያሽነፈ ሰው በጣም የተለወጠ እና የተሻለ ስለሚሆን \"ሱፐር ማን\" ወይም \"የበላይ ሰው\" እንዲባል ሰይሟል። የበላይ ሰው እንግዴህ ጠንካራና በሌሎች ሰወች \"ሠናይ\" እና \"እኩይ\" ወይም ደግሞ \"ጥሩ\" ና \"መጥፎ\" ዋጋወች የማይመራ፣ ይልቁኑ የራሱን ሥነ ምግባር የሚፈጥር ነው። ."} {"id": "13439", "contents": "«ሃይል» የሚለው አርዕስት ወዲህ ይመራል። ተጨማሪ ትርጉሞችን ለማየት፣ ኃይልን ይመልከቱ። ሃይል በተፈጥሮ ህግጋት ጥናት ሲተረጎም ስራ የሚሰራበት ፍጥነት ማለት ነው። በሌላ አነጋገር ሃይል ማለት አቅም ካንድ ቁስ ወደሌላ የሚተላለፍበት ፍጥነት ወይም ደግሞ አንድ አይነት አቅም ወደ ሌላ አይነት የሚቀየርበት ፍጥነት ማለት ነው። የሃይል መለኪያ መስፈርት ዋት (w) ነው። በሃይልና አቅም ልዩነት አለ። ለምሳሌ አንድን ድንጋይ ከመሬት ወደተወሰነ ቦታ ለማንሳት (በፍጥነትም ይሁን በዝግታ) የሚጠይቀን አንድ አይነት አቅም ነው። ነገር ግን ድንጋዩን በፍጥነት ማንሳት እና ዝግ ብሎ ማንሳት የተለያየ ኃይልን ይጠይቃል። በፍጥነት ለማንሳት ከፍተኛ ሃይል ሲጠይቅ ዝግ ብሎ ለማንሳት ግን ዝቅተኛ ይጠይቃል። በሌላ አነጋገር፣ ብዙ አቅም ካለ ብዙ ስራ መስራት ይቻላል፤ ብዙ ሃይል ካለ ደግሞ ብዙ ስራን በትንሽ ጊዜ መጨረስ ይችላል። ሃይል እንደ ስራ ውድርነቱ መጠን ቀመሩ ይህን ይመስላል፦ P a v g = Δ W Δ t . {\\displaystyle P_{\\mathrm {avg} }={\\frac {\\Delta W}{\\Delta t}}\\,.} እዚህ ላይ P - ሃይል ነው W - ስራ ነው t - ጊዜ ነው P = lim Δ t → 0 P a v g = lim Δ t → 0 Δ W Δ t = d W d t ."} {"id": "14309", "contents": "ሁለት አፎች ባይናከሱ ይናቀሱ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሁለት አፎች ባይናከሱ ይናቀሱ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሁለት አፎች ባይናከሱ ይናቀሱ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ባይጐዳዱም በጥቂቱ በሞካከራቸው የማይቀር ይሆናል። ምንጭ፦ አዲሱ የምሳሌያዊ አነጋገሮች መጽሐፍ፣ ገጽ 13"} {"id": "14315", "contents": "ሁለት ጊዜ በላህ ተፋህ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሁለት ጊዜ በላህ ተፋህ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ብዙ መስገብገብ በተስገብጋቢው ላይ ጥፋት ያደርሳል።"} {"id": "14351", "contents": "መከላከያ የእግር ኳስ ክለብ በአዲስ አበባ፣ ኢትዮጵያ የሚገኝ የእግር ኳስ ክለብ ነው። የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን አባል ሲሆን መቀመጫው አዲስ አበባ ስታዲየም ነው። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "14447", "contents": "ሁሉም ያልፋል ግን እስኪያልፍ ያለፋል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሁሉም ያልፋል ግን እስኪያልፍ ያለፋል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የጽናትን አስፈላጊነት፣ በፈተና ጸንቶ መቆምን የሚያሳይ ነው። በአስቸጋሪ የህይወት አጋጣሚ ተስፋ እንዲኖርም ይመክራል።"} {"id": "14453", "contents": "ሁሉ አማረሽን ገበያ አታውጧት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሁሉ አማረሽን ገበያ አታውጧት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ፍላጎትን በልኩ አድርጉ"} {"id": "14465", "contents": "ህመሙን የደበቀ መድሀኒት የለውም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ህመሙን የደበቀ መድሀኒት የለውም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ችግርክን ከደበቅክ መፍትሔ አይገኝለትም"} {"id": "14471", "contents": "ሆቴል ቢያብር ገንዘብ ያስገኛል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሆቴል ቢያብር ገንዘብ ያስገኛል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "14477", "contents": "ሆዱን የወደደ ማእረጉን የጠላ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሆዱን የወደደ ማእረጉን የጠላ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ለጥቅሙ ያደረ ማዕረጉን ያዋርዳል"} {"id": "14483", "contents": "ሆዳም ቢሸከም የበላ ይመስለዋል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሆዳም ቢሸከም የበላ ይመስለዋል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ለጥቅም ያደረ በላዩ ላይ ሽክም ቢቀመጥበት ከስግብግብነቱ አኳያ የተጠቀመ ይመስለዋል እንጂ የተጫነ አይመስለውም።"} {"id": "48922", "contents": "ለቀርጣግና ቀድሞ አለቃ 1 ሃኒባልን ይዩ። ሃኒባል (255-189 ዓክልበ.) የቀርታግና ጦር አለቃ ሲሆን በሁለተኛ ፑኒክ ጦርነት በሮሜ መንግሥት ላይ ተዋጋ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "13535", "contents": "እጅጋየው ሽባባው በመድረክ ስሟ \"ጂጂ\" ትታወቃለች፣ ማን ኢትዮጵዊ ዘፋኝ ነው በትልቁ ተፅዕኖ መፍጠር የቻለው በዘመናዊ እና በኢትዮጵያ ሙዚቃዎች ድብልቅ የሙዚቃ ስራዎች። አሉ ከተባሉ ተታዋሽ ኢትዮጵያዊ ድምፃዊያን አንዷ ሆና ተገንብታለች፣ ጂጂ ወይም እጅጋየው ሽባባው፣ በትክክለኛ ስሟ። ሱቤ ማማ አንድ ኢትዮጵያ (One Ethiopia) ጂጂ (2001 እ.ኤ.አ.)"} {"id": "13565", "contents": "አረጋኸኝ ወራሽ የኢትዮጵያ ታዋቂ ዘፋኝ ሲሆን ብዙ ዘመናዊ የሙዚቃ ስራወችን በማቅረብ ይታወቃል። የተወለደው ወሎ ወልዲያ አካባቢ ነው።"} {"id": "50920", "contents": "ሀይሉ ወርቁ በኢትዮጵያ ስነፅሑፍ ራሱን በራሱ ስነፅሑፍን በማስተማር ከአስር በላይ መፅሐፍትን የፃፈ ደራሲ ነው። በሦስት ቋንቋም ይፅፋል። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) ደራሲው ሐይሉ ወርቁ የአስራ አንድ መጽሐፍት ደራሲ፥ ላለፉት አስር ዓመታት በበርካታ አገራዊ ጉዳዮች ላይ ጥናት አድርጎ ከአስር ባላይ መፅሐፍትን የፃፈ፣ በበርካታ አገራዊ ጥናቶች ላይ የተሳተፈ፣ የመጀመሪያው የአማርኛ ቃላት መሰብሰብ ፕሮጅክት የመራ እና እየሰራ ያለ፣ የውጪ ሐይሎች በኢትዮጵያ የሚሰሩትን የዳርስቶጵያ ፕሮጀክትን በጥናት በተደገፈ ሰነድ ያዘጋጀ እና በዚሁ ጥናት ላይ ተመስርቶም የፓቶጵያ ፍቅር የተሰኘ መፅሐፍ የፃፈ፣ የፒ.ኤች.ዲ ትምህርቱን እየተማረ ያለ ለአገር እና ለወገን ተቆርቋሪ፣ በሥራው ታታሪ ሰው ነው። ሞት በውክልናመፅሐፍ ታሪክ ግጥም የተገጥመለት፣ ዘፈን የተዘፈነለት ድንቅ ታሪክ ነው። ሞት በውክልና በፍቅር ዘውግ የተፃፈ መፅሐፍ ሲሆን ፥ ልብን ትርክክ አድርጎ፣ አኧምሮን በማመራመር ፤ አንጀት የሚያላውስ ድንቅ የፍቅር ታሪክ ላይ የተፃፈ ነው ታሪካዊ መፅሐፍ ነው። ይህ ታሪክ በታገል ሰይፉ ተፅፎ፣ በሀይለየሱስ ግርማ ዜማ ስላዜመለት ሰው ታሪክ ብቻ አይደለም። ያ ሚስኪን ሰው ስላፈቀራት እና በስተመጨረሻ በኢትዮጵያ ታሪክ ታይቶ በማይታወቅ ሁኔታ፤ ለሦስተኛ ጊዜ ሞተች ተብሎ ዕድርተኛው ቀብሩን ሊቀብር፣ በእአባቷ ግቢ ቢሰበሰብም፤ እሷ ግን ዛሬም እንደ ባለፈው መሞት አቅቷት ክፉኛ ተሰቃይታ፤ ቤተሰቡን እያሰቃየች ስለነበረች እና መሞት አቅቷት በጣዕረ ሞት ከተያዘች እነሆ ዛሬ ዘጠና አራተኛ ስላስቆጠረች ልዩ ሴት ነው። ይህን ባለ 256 ገፅ የሆነው መፅሐፍ፥ የአርታኦት ሥራው የሰራው ታዋቂው አርታኢ እና የፊልም ተዋናይ፣ የአማርኛ ቋንቋና ሥነጽሑፍ ምሩቅ ዳዊት (ዴቮ) ነው። አንድ ሰው ነበረ፤ የተለየ ልብ ያለው። አኧምሮውን ማዘዝ እና ማስቆም የሚችል ልብ። አኧምሮው ሲያስቆመው አካሉም እዛው ተገተረ። ያለ ተስፋ፣ ያለረዳት፣ እዛው እንድቆመ ፤ ለምን እንደሆነ ባላወቀው ምክንያት፣ ሁሉም ነገር በዙሪያው በፍጥነት ይለዋወጥ ነበር። ለተመለከተው ፊቱ ይናገራል፣ እሱ ለውጡ አልገባውም። እዛው በመንገዱ ዳር እንደቆመ መልኩ ጠፉ፣ ውበቱ ረገፈ። ዓመታት አለፉ። መንገደኛው ሁሉ ይህ ሰው ብቸኛ ነው ብሎ ያዝናል። እሱ ግን ለምን እንደታዘነለት፣ ነገሮችም ሁሉ እየተለወጡ መሆናቸውን አያውቅም። በዚያች ቦታ ለዓመታት ከመቆሙ የተንሳ፣ እርሱ የቦታው ምልክት ሆኗል። ሰው ሁሉ ቦታውን ለመለየት የተለየ ሥዕሎች እና ማስታወቂያ አላስፈልገውም። ሰዎች እሱን እዚያ ቦታ ላይ ለሲሶ ምዕተ ዓመት ያህል ዘመን የገተረው ጉዳይ ምን እንደሆነ አያውቁትም፣ ቢያውቁትም አይገባቸውም። ምክንያቱም ሰዎች ሁሉ እሱ ያለው ዓይነት ልብ የላቸውም !"} {"id": "14831", "contents": "ለሞኝ ጉድጓድ አያሳዩትም ቤት ነው ብሎ ይገባበታል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሞኝ ሰው ማለት አለምን በተጨባጭ እንዳለች ሳይሆን በራሱ አስተሳሰብ የሚተረጉም እንደሆነ ያሳያል።"} {"id": "49030", "contents": "የአረብ ማኅበር (Arab League) የኢንተርናሽናል አገራት ስምምነት ማኅበር ነው። አሁን 22 አባላት አገራት አሉት። እነዚህ አገራት በተለይ በታሪክ አረብኛ የሚነገርባቸው የአረብም ብሔሮች ናቸው። ከ22ቱ አገሮች ግን አንዱ ሶርያ በ2003 ዓም አባልነቱ በውሳኔ ተቋረጠ። በ1937 ዓም የተመሠረተ የኢንተርናሽናል መንግሥታት ባህልና ምጣኔ ሀብት ስምምነት ወይም ጓደኝነት ነው። (ይህ ድርጅት ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "14765", "contents": "ለሌለው ምን ትለው የአማርኛ ምሳሌ ነው። ለሌለው ምን ትለው የአማርኛ ምሳሌ ነው። ለሌለው ምን ትለው የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያጣን ሰው ምን አድርግ ትለዋለህ ምንጭ፦ አዲሱ የምሳሌያዊ አነጋገሮች መጽሐፍ፣ ገጽ ፲፯"} {"id": "14771", "contents": "ለልጅ ከሳቁለት ለውሻ ከሮጡለት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሁለቱን ካደረጉ ችግር ይፈጠራል ነው።"} {"id": "49054", "contents": "የነፃ ግዛቶች ኮመንዌልዝ (እንግሊዝኛ፦ Commonwealth of Independent States) የኢንተርናሽናል አገራት ስምምነት ማኅበር ነው። አሁን 9 አባላት አገራት አሉት። በ1984 ዓም የተመሠረተ የኢንተርናሽናል መንግሥታት ባህልና ምጣኔ ሀብት ስምምነት ወይም ጓደኝነት ነው። እነዚህ አገራት በተለይ በታሪክ የሶቭየት ኅብረት ግዛቶች ነበሩ። አሁን ግን የራሳቸው ነጻ መንግሥታት አላቸው። (ይህ ድርጅት ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "49060", "contents": "ካም ራንግ አለም አቀፍ አይሮፕላን ማረፊያ በካን ራንግ ቬትናም የሚገኝ አውሮፕላን ማረፊያ ነው።"} {"id": "49066", "contents": "ትንሽ ፋደት ወይም ተራ ፋደት (Mustela nivalis) የፋደት ወገን እና የፋደት አስተኔ አባል ዝርያ ነው።"} {"id": "14807", "contents": "ዙሪክ (Zürich) በስዊስ አገር የሚገኝ ከተማ ነው። በስዊትዘላንድ ከሁሉ ታላቁ ከተማ ነው። የከተማው ሕዝቡ ቁጥር 380,500 ሰዎች ሲሆን፣ በአካባቢው በጠቅላላ 2 ሚሊዮን ያሕል አሉ። ከተማው በሮሜ ሰዎች በ7 ዓ.ም. ሲመሠረት ስሙን ቱሪኩም አሉት። በ1520ዎቹ፣ የፕሮቴስታንት እንቅስቃሴ ማዕከል ሆነ። የፕሮቴስታንት ሰባኪ ኡልሪክ ዝቪንግሊ ከዙሪክ ነበረ። ዙሪክ ከአለሙ ሁሉ አንደኛው ሀብታም ከተማ መሆኑ ይቆጠራል። የኗሪዎች ዋና መነጋገሪያ አለማንኛ ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "14867", "contents": "ለሰው እንግዳ ላገሩ ባዳ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "14873", "contents": "ለሴትና ለጉም አይዘነጉም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዝንጉነት በሁለቱም በኩል ችግር ያመጣል።"} {"id": "49090", "contents": "ባይ-ዩዕ (ቻይንኛ፦ 百越) ወይም «መቶ ዩዕ» በጥንት (ቢያንስ ከ1200 ዓክልበ.) በደቡብ ቻይና እና ስሜን ቬትናም የተገኙት ብሔሮች ነበሩ። «ዩዕ» የሚለው ስያሜያቸው እንደ ዘመናዊ ፑቶንግኋ ቻይንኛ አጠራር ያሕል ነው። በጥንታዊ ቻይንኛ በድምጽ ለውጦች ብዛት አጠራሩ እንደ «ጓት» እንደ መሠለ ይታመናል። እንዲሁም የዚሁ ስያሜ አጠራር በቬትናምኛ እስካሁን «ቭየት» ሲሆን የአገሩ ስም (/ቭየት ናም/) መሆኑ ቆይቷል። በቻይና ታሪክ ከሚወዳደሩት መንግሥታት መካከል አንዱ የዩዕ መንግሥት እስከ 341 ዓክልበ. ድረስ ቆመ። ከዚህም በኋላ ሌሎች የዩዕ ሕዝቦች መንግሥታት ወደ ደቡብ ለጊዜ ይቆሙ ነበር። በየጥቂቱ ግን ከ100 ዓክልበ. በፊት የቻይና መንግሥታት (የጪን ሥርወ መንግሥትና የሃን ሥርወ መንግሥት) አሸንፈው ግዛቶቻቸውን ወደ ቻይና ጨመሩ። ባሕላቸው ያንጊዜ ከቻይና ሰዎች ባሕል በጣም እንደ ተለየ ይታወቃል። ከሩዝ በቀር ብዙ እርሻ አላደረጉም፤ በማደንና በተለይ አሣን በማጥመድ ይኖሩ ነበር፤ እንዲሁም የውሃ ጎሽን ለማዳ አደረጉ። ጎጆቻቸውን በምርኩዞች ላይ ይሠሩ ነበር፣ ጸጉራቸውን ያቋርጡና በቆዳቸው ንቅሳት ያድርጉ ነበር፤ ቻይናዎች ግን ያንጊዜ የኮንግ-ፉጸ ተከታዮች ሆነው ጽጉራቸውን አላቋረጡም፣ ንቅሳት አላደረጉምና ስለዚህ የባይ-ዩዕ ሕዝቦችን እንደ አረመኔዎች ያህል ይቆጥሯቸው ነበር። የዩዕ መንግሥታት ግን ጥራት ያለውን መርከብ እና ሠይፍን በመሥራት አንጋፋዎች ሆኑ፤ አገራቸውም በሉል፣ ዕጣን፣ ዝሆን ጥርስ፣ አውራሪስ ቀንድ፣ ኤሊ ዘጎል፣ ዛጎል ድንጋይ፣ ብቅበቃ፣ ጣውስ ዕጅግ ሀብታም ነበረ። ለቋንቋቸው ትንሽ ናሙና ቢኖረን ከዘመናዊ ቋንቋዎች መካከል የትኛውን እንደ መሠለ ስላለው ጥያቄ አንዳንድ ክርክሮች አሉ። እንደ ዘመናዊ ቬትናምኛ እንዳልመሠለ ግልጽ ነው። ሎክ ዱክ"} {"id": "49102", "contents": "ኦርቶዶክስ ከግሪክኛ ቃላት «ኦርቶ» (የቀና፣ ርቱዕ፣ ትክክለኛ) እና «ዶክስ» (ትምህርት) የመጣ ቃል ነው። በተለያዩ እምነቶች ወይም ርዕዮተ አለሞች ውስጥ «ኦርቶዶክስ» የተባሉት ወገኖች ሊኖሩ ይችላሉ። በዋናኛነት ኦርቶዶክስ የሚባሉት የኦርቶዶክስ ተዋህዶ ሀይማኖትን ስርአት የሚከተሉት ናቸዉ ማለትም፦ አምስቱ ኦርዬንታል አብያተ ክርስቲያናት -የኢትዮጵያ/የኤርትራ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን -የግብጽ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን -የአርመን ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን -የሶርያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን -የህንድ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን ምሥራቅ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን - ግሪክ ኦርቶዶክስሩስያ ኦርቶዶክስ ወዘተ. ኦርቶዶክስ አይሁድና ኦርቶዶክስ እስልምና ወይም ሱኒ እስልምና ለማለት ነው። ኦርቶዶክስ ሂንዱኢዝም ወይም ሰናተኒ የተሰኘው ዘመናዊ ክፍልፋይ ለማለት ነው። ኦርቶዶክስ ማርክሲስም ከ1875-1906 ዓም የተገኘ የማርክሲስም ክፍልፋይ ነበረ። ኦርቶዶክስ ባሃይ እምነት - ከባኃኢ እምነት የተገነጠለ በጣም ትንሽ ክፍልፋይ (ከመቶ ምዕመናን በታች አሉት)"} {"id": "49120", "contents": "ዐልዊራ ቦልጎዋ (መስኮብኛ፦ .Эльвира Болгова) የሩሲያ ተዋናይ ነች። elvirabolgova.ru"} {"id": "49162", "contents": "ከርቲስ ብሎው (1951 ዓም / 1959 እ.ኤ.አ. ተወለደ፤ ልደት ስም ከርቲስ ዋልከር) ዝነኛ አሜሪካዊ ዘፋኝ ሲሆን አሁን በተጨማሪ የክርስትና ሰባኪ ሆኖአል። ራፕ ሙዚቃ ለተባለው ሙዚቃዊ ዘርፍ ግምባር ቀደምትነት የያዘ አንጋፋ ራፐር ሆኗል። ይህ በ1972 ዓም በቀረጸው ራፕ ዘፈን «ዘ ብረይክስ» ሆነ። ለአለም ሕዝብ እንዲህ አይነት ቄንጥ ሰምተው ባያውቁም በዚያን ጊዜ ደግሞ ሌላ ራፕ ቡድን ሹገር ሂል ጋንግ በዘፈናቸው «ራፐርዝ ዲላይት» ቄንጡን ለአለም እንዳሳወቁት በታሪክ ይታወሳል። በቅርብ ጊዜ ውስጥ በርካታ «ራፕ» እና «ሂፕ-ሆፕ» ሙዚቃ ዘመናዊ ሆነ። ከዚያ በኋላ ከርቲስ ብሎው ሌሎችን ተወዳጅ ራፕ ዘፈኖች ከማስገኘቱ አላቋረጠም፤ በተለይም «ፓርቲ ታይም» (1975 ዓም) እና «ባስከትባል» (1976 ዓም) ተወደዱ። ስምንት የራፕ አልበሞች ሰርተው ነበር። በኋላ እንደ ተከተሉት እንደ ብዙ ራፐሮች ሳይሆን ዘፈኖቹ የብልግና ቃላት የተሞሉባቸው አይደሉም። በ1986 ዓም ከርቲስ ብሎው መጽሐፍ ቅዱስንና ክርስቶስን ተቀብሎ ተጠመቀ። ከ1999 ዓም እስካሁን አራት የክርስቲያን ራፕ አልበሞች ከነቡድኑ «ዘ ትሪኒቲ» (ሥላሴው) ቀርጿል። በ2001 ዓም ደግሞ እንደ ወንጌል ሰባኪ ተካነ፤ የ«ሂፕ-ሆፕ ቤተክርስቲያን» በኒው ዮርክ ከተማ መሥራች ሆነ፤ ወንጌሉን በራፕ ሙዚቃ በኩል ይሰብካሉ።"} {"id": "3155", "contents": "1912 አመተ ምኅረት ነሐሴ 19 ቀን - ፖሎኝ በዋርሳው ውጊያ በሩሲያ ቀይ ጭፍሮች ላይ ያሸነፋል። ነሐሴ 20 ቀን - ሴቶች በአሜሪካ ዩናይትድ እስቴት የምርጫ መብት አገኙ።"} {"id": "14987", "contents": "ለወታደር ሰፊ መንደር ለወዲላ መልካም ዱላ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "3263", "contents": "ሲ (የላቲን ፊደል) ሲ (የኮምፒዩተር ፍርገማ ቋንቋ)"} {"id": "15005", "contents": "ለዝናም ጌታ ውሀ ነሱ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "3329", "contents": "(ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "15023", "contents": "ለድህነት የፈጠረው ቢነግድ አይተርፈው"} {"id": "15155", "contents": "ቤ/ክርስቲያኖች እንዲረዱ የሚያበረታታ። ገዳም የሚለው ሁለት ትርጉም አለው፦ አንዱ እድለኛ ሲሆን ሁለተኛው ቤ/ክርስቲያን ነው። ቅኔ አዘል ምሳሌ ይመስላል።"} {"id": "15167", "contents": "ጥቅም ጠላትን ያፈራል ይመስላል አባባሉ።"} {"id": "15173", "contents": "ለጾም ግድፈት ለበአል ሽረት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "3377", "contents": "ሞልዶቭኛ (молдовеняскэ / moldovenească ሞልዶቨኛስክዕ) በሞልዶቫ ሬፑብሊክና በትራንስኒስትሪያ የሚናገር የሮማንኛ አይነት ነው። በሞልዶቫ ሕገ መንግሥት መሰረት ሞልዶቭኛ የአገሪቱ መደበኛ ቋንቋ ሲሆን አብዛኞቹ የቋንቋ ምሁሮች ግን ከይፋዊ ሮማንኛና ከይፋዊ ሞልዶቭኛ መካከል ምንም ልዩነት የለም ባዮች ናቸው። ሞልዶቭኛ ማለት ደግሞ የሞልዶቫና የስሜን ሮማንያ ቀበሌኛ ሊሆን ይችላል። ሞልዶቭኛ የሚጻፍበት ፊደል ወይም በላቲን አልፋቤት ወይም በቂርሎስ አልፋቤት ሊሆን ይችላል። አሁኑኑ የላቲን አልፋቤት በሞልዶቫ ሬፑብሊክ ይፋዊ ሲሆን በትራንስኒስትሪያ ግን የቂርሎስ አልፋቤት ይፋዊ ነው። ቅድም ሲል የሶቭየት ኅብረት ክፍላገር ስትሆን እስከ 1989 እ.ኤ.አ. ድረስ የቂርሎስ አልፋቤት በሞልዳቪያን ሶቭየት ሶሻሊስት ሪፑብሊክ ውስጥ የቂርሎስ ጽሕፈት ይፋዊ ነበር። ሞልዶቭኛ ከሮማንኛ የተለየ ቋንቋ መሆኑ በጣም የሚያከራከር ጉዳይ ነው። ሆኖም የሞልዶቫ ሕገ መንግሥት ይፋዊ ከማድረጉ በላይ በትራንስኒስትሪያ ከሩስኛና ዩክሬንኛ ጋራ መደበኛነት አለው። የትራንስኒስትሪያ ነጻነት ግን ከሌሎች አገራት ገና አልተቀበለም። የሞልዶቫ ሳይንስ ተቋም ቋንቋውን ቢያስተዳድርም 'ሮማንኛ' ይለዋል። የሮማኒያ መካነ ጥናት ደግሞ ለሮማንያ ቋንቋ ሲያስተዳድር አንዳንድ ከ1989 በኋላ ያደረገው የአጻጻፍ ለውጥ በሞልዶቫ ውስጥ አልተቀበለም። ስለዚህ ከሁለቱ ይፋዊ ቋንቋዎች መካከል ጥቃቅን የአጻጻፍ ለውጥ ይኖራል። ከዚህ አጠገብ ከሁለቱ አገሮች መነጋገርያዎች መካከል ሌሎች ትንንሽ ለውጦች አሉ።"} {"id": "15443", "contents": "መራጭ ይወድቃል ከምራጭ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ምርጫን በልኩ ማድረግን የሚመክር ምሳሌ።"} {"id": "16007", "contents": "ሸማኔ በድሩ ጠይብ በመንደሩ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "16013", "contents": "ሸርሙጣን የወደደ ልብሱን ጥሎ አበደ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሸርሙጣ ለፍቅር አትሆንም።"} {"id": "15455", "contents": "ሚስቱን ገድሎ አማቱ ቤት ተሽሽገ የአማርኛ ምሳሌ ነው። መጥፎ ስራን ሰርቶ እተጎዳው ሰው ስር የሚሸሽግን ሰው የሚገልጽ"} {"id": "15467", "contents": "ማሽላ ሲያር ይስቃል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ማሽላ እያረረ ይስቃል። የንዴት ሳቅ የሚስቅን ሰው መግለጫ።"} {"id": "15473", "contents": "ማእድ ጠፋና አንድ ላይ በላን የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "15485", "contents": "ሞት ቢዘገይ የቀረ ይመስላል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "15491", "contents": "ሞኝና ወረቅት የያዘውን አይለቅም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ችክ ያለን ሰው ለመግለጽ/ለመገሰጽ የሚረዳ ተረትና ምሳሌ።"} {"id": "15497", "contents": "ራስ ሳይጠና ጉተና የአማርኛ ምሳሌ ነው። ትለብሰው የላት ትከናነበው አማራት"} {"id": "15503", "contents": "ችግረኛ ሲናገር ውሸት ሲደነፋ እውነት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "15521", "contents": "ሰነፍ ሴት ያገባ በሬው በሰኔ ገደል የገባ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "15527", "contents": "ሰኔ ሰላሳ የለውም ካሳ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሰኔ ሰላሳ ትምህርት ቤት የሚዘጋበት ቀን ነበር። በዚህ ቀን ቂም ያለበት ተማሪ ቂሙን የሚወጣበት ነው ተብሎ ይታመናል።"} {"id": "15533", "contents": "ሰው በዋለበት ውሀ በወረደበት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "15539", "contents": "ሰውን ሲወዱ ከነንፍጡ እና ልጋጉ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሰውን ሲወዱ ከነንፍጡ ከሚለው ጋር አንድ አይነት"} {"id": "15551", "contents": "ዩ ቱብ በኮምፒዩተር የመጀመሪያውን ሙሉ ተንቀሳቃሽ ምሥል ማሳየት የቻለ ድረ ገጽ ነው። ድረ ገጹን ከዚህ የሚቀጥለውን ሊንክ ተጭነው ይመልከቱት። http://www.youtube.com http://m.youtube.com"} {"id": "15557", "contents": "ሰው ጥራ ቢሉት መራራን ጠራት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሰጋ ጥራ ቢሉት ጣፊያ አንድ አለ"} {"id": "15569", "contents": "ሲስሟት ትታ ሲስቧት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "15581", "contents": "ሳያጣሩ ወሬ ሳይገሉ ጎፈሬ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ለነገር የቸኮለን ሰው መግለጫ"} {"id": "15593", "contents": "ሴቱ ሲበዛ ጎመን ጠነዛ የአማርኛ ምሳሌ ነው። በአንድ ስራ ላይ የአዋቂወች መብዛት ብዙ ጊዜ ለአላስፈላጊ ክርክር እንዲሁም ለመጥፎ ውጤት እንደሚያበቃ የሚያስተውል ንግግር።"} {"id": "15605", "contents": "ሴት ታውቅ በወንድ ያልቅ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሴት ብታውቅ በወንድ ያልቅ ጋር ተመሳሳይነት አለው ግን አንድ አይደለም።"} {"id": "15611", "contents": "ግንቦት ፳፬ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪፻፷፬ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፻፪ ቀናት፣ በዘመነ ዮሐንስ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፻፩ቀናት ይቀራሉ። ፲፯፻፹፬ ዓ/ም - ኬንታኪ የአሜሪካ መንግሥታት ኅብረት ፲፭ኛዋ አባል ሆነች። ፲፯፻፹፰ ዓ/ም - ሚሲሲፒ የአሜሪካ መንግሥታት ኅብረት ፲፮ኛዋ አባል ሆነች። ፲፱፻፶፫ ዓ/ም - በ፳ኛው መቶ ክፍለ ዘመን በትልቅነቱ በኢትዮጵያ ታሪክ አቻ የሌለው በ”ሪክተር” ሚዛን ስድስት ነጥብ ሰባት ያስመዘገበ የመሬት እንቅጥቅጥ ተከስቶ የማጀቴን ከተማ ሲደመስስ፣ በጎረቤቷ ካራቆሬ ደግሞ ከመቶ እጅ አርባ አምሥቱ መኖሪያ ቤቶች ወድመዋል። ከካራቆሬ በስተሰሜን የሚያልፈው ዋናው የአዲስ አበባ፦ አስመራ መንገድ እና ድልድዮችም እንቅጥቅጡ ባስከተለው የድንጋይ ናዳ ወደ አሥራ ሰባት ኪሎ ሜትር ርዝመት ላይ አደጋ ደረሰ። ፲፱፻፶፭ ዓ/ም - ከዘጠኝ ወራት በኋላ ነጻነቷን የተቀዳጀችው ኬንያ፣ በዛሬው ዕለት እራሷን የማስተዳደር መብት ተፈቀደላት። ይሄንን ዕለት በየዓመቱ “የማንዳራካ ቀን” በሚል ስያሜ ኬንያ ታከብረዋለች። ፲፱፻፸፩ ዓ/ም - በቀድሞዋ ሮዴዚያ (አሁን ዚምባብዌ) በ፺ ዓመታት ለመጀመሪያ ጊዜ በጥቁሮች የሚመራ መንግሥት ሥልጣንን ጨበጠ። ፲፱፻፸፪ ዓ/ም - ‘ሲ. ኤን. ኤን.’"} {"id": "15629", "contents": "ግንቦት ፲፯ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪፻፶፯ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፻፱ ቀናት፣ በዘመነ ዮሐንስ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፻፰ ቀናት ይቀራሉ። የአፍሪቃ አንድነት ድርጅት የተመሠረተበትን ዕለት በማስታወስ ይህ ዕለት በመላው የአፍሪቃ አኅጉር “የአፍሪቃ ቀን” ተብሎ ይከበራል። ፲፱፻፶፭ ዓ/ም - የ፴፪ ነጻ የአፍሪቃ አገራት መሪዎች አዲስ አበባ ላይ ተሰብስበው የአፍሪቃ አንድነት ድርጅትን መሠረቱ። ፲፱፻፷፫ ዓ/ም - በአዲስ አበባ የሁለተኛ ደረጃ ተማሪዎች ሰላማዊ ሰልፍ፤ በከተማው ወጥቶ-እብሶች እና ንብረት ላይ ጉዳት አደረሱ። በዚህም ምክንያት አሥር ሁለተኛ ደረጃ ትምሕርት ቤቶች ተዘጉ። ፲፱፻፸፯ ዓ/ም - በባንግላዴሽ ታላቅ አውሎ ነፋስ ተነስቶ ያስከተለው የዝናብ ጎርፍ ፲ ሺ የሚጠጉ ሰዎችን ገደለ። ፲፱፻፹፱ ዓ/ም - በሲዬራ ሌዎን፣ በሻምበል ጆኒ ፖል ኮሮማ የተመራ ወታደራዊ መፈንቅለ መንግሥት ፕሬዚደንት አህመድ ቴጃን ካባህን ከሥልጣን አወረደ። (እንግሊዝኛ) http://en.wikipedia.org/wiki/May_25 (እንግሊዝኛ) P.R.O., FCO 31/1118 ETHIOPIA: ANNUAL REVIEW FOR 1971"} {"id": "15635", "contents": "መጋቢት ፭ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻፹፭ ኛው ቀን ሲሆን፤ ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፻፹፩ ዕለታት ሲቀሩ፣ በዘመነ ዮሐንስ፤ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፻፹ ቀናት ይቀራሉ። ፲፭፻፺፱ ዓ/ም - አጼ ሱስንዮስ (የንግሥ ስም፡ ሥልጣን ሰገድ) የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት ሆኑ። ፲፰፻፲፪ ዓ/ም - ሜይን የአሜሪካኅብረት ፳፫ ኛዋ ዓባል ሆነች። ፲፰፻፸፮ ዓ/ም - የቀላድ መጣል ሥርዐት (ጋሻ መሬት መለኪያ) በዳግማዊ ምኒልክ ዘመን ተመሠረተ። ፲፱፻፬ ዓ/ም - የቀድሞው የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት መንግሥት ጠቅላይ ሚኒስትር የነበሩት ክቡር ጸሐፊ ትእዛዝ አክሊሉ ሀብተ ወልድ በዚህ ዕለት ተወለዱ። ፳፻፪ ዓ/ም - ታዋቂው የቀድሞ የክብር ዘበኛ ኦርኬስትራ ግጥምና ዜማ ደራሲና አቀናባሪ ኮሎኔል ሣህሌ ደጋጎ አረፉ።"} {"id": "15647", "contents": "የብርሃን ፍጥነት በ c ምልከት ሲወከል፣ ለተፈጥሮ ህግጋት ጥናት ከፍተኛ አስተዋጾ ያለው የተፈጥሮ ቋሚ ቁጥር ነው። ብርሃን በቅጽበት ሳይሆን በተወሰነ ፍጥነት እንደሚጓዝ ቀደምት ሳይንቲስቶች የደረሱበት ጉዳይ ነው። የብርሃን ፍጥነት ለብርሃን ብቻ ሳይሆን ለብርሃን ቤተሰብ ለሆኑት ለኮረንቲና ማግኔት ማዕብሎች ያገለግላል። በአሁኑ ዘመን እንደተለካ፣ የብራሃን ፍጥነት በጥልቁ 299,792,458 ሜትር በሰኮንድ ነው። በሌላ አነጋገር አንድ የብርሃን ጨረር ከፀሐይ ተነስቶ መሬት ለመድረስ 8 ደቂቃ ይፈጅበታል ወይም ደግሞ አንድ የብርሃን ጨረር በየአንድ አንዷ ሰከንድ ወደ ሶስት መቶ ሚሊዮን የሚጠጋ ሜትር (300 ሺህ ኪሎ ሜትር) ይጓዛል። ^ Penrose, R (2004). The Road to Reality: A Complete Guide to the Laws of the Universe. Vintage Books. pp. 410–1. ISBN 9780679776314. \"... the most accurate standard for the metre is conveniently defined so that there are exactly 299,792,458 of them to the distance travelled by light in a standard second, giving a value for the metre that very accurately matches the now inadequately precise standard metre rule in Paris.\""} {"id": "15689", "contents": "ግንቦት ፭ ቀን በ[[ኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪፻፵፭ ኛው ዕለት ነው። ከዚህ ቀን በኋላ በዘመነ ሉቃስ ፻፳፩ ቀናት ሲቀሩ፣ በዘመነ ማቴዎስ ፤ ዘመነ ዮሐንስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፻፳ ቀናት ይቀራሉ። ፲፰፻፸፫ ዓ/ም - የፈረንሳይ ቅኝ ገዝዎች የተቃራኒ አመጸኞች ቡድን ከቱኒዚያ ተነስቶ በግዛታቸው አልጄሪያ ጥቃት አድርሷል በሚል መነሻ ቱኒዚያን ከወረሩ በኋላ በሰንደቅ ዓላማቸው ጥላ ሥር እንድትስተዳደር አስገደዷት። ፲፱፻፷፫ ዓ/ም - በቀድሞው የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ዩኒቨርሲቲ (የአሁኑ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ) ተማሪዎች አድማ መቱ። ፲፱፻፸፫ ዓ/ም - የካቶሊክ ቤተ ክርስቲያን ጳጳስ ዳግማዊ ዮሐንስ-ጳውሎስ ብዙ ሺ ሕዝብ በተሰበሰበበት በ’ቅዱስ ጴጥሮስ አደባባይ’ በተደረገባቸው የግድያ ሙከራ ቆስለው ወደህክምና ተወሰዱ። ፲፱፻፹፩ ዓ/ም - በቻይና ዋና ከተማ ቤጂንግ፣ የቲያናማን አደባባይ ላይ በተማሪዎች የተመራ የረሀብ አድማ ተጀመረ። ፲፱፻፺ ዓ/ም - ሕንድ ግንቦት ፫ ቀን ያፈነዳቸውን ሦስት የኑክሊዬር ቦንቦች አስከትላ በዛሬው ዕለት ደግሞ ሁለት ቦንቦች አፈነዳች። በዚህ ምክንያት የአሜሪካ እና የጃፓን መንግሥታት በሕንድ ላይ የዱኛ ዕቀባ እንደሚያካሂዱ አስታወቁ። ፲፱፻፵፱ ዓ/ም - ልዑል መኮንን ኃይለ ሥላሴ መስፍነ ሐረር በናዝሬት መንገድ ሞጆ አካባቢ ላይ በመኪና አደጋ በሞት ተለዩ። (እንግሊዝኛ) http://www.historyworld.net/wrldhis/PlainTextHistories.asp?historyid=ac93 (እንግሊዝኛ) P.R.O., FCO 31/1118 ETHIOPIA: ANNUAL REVIEW FOR 1971 (እንግሊዝኛ) http://news.bbc.co.uk/onthisday/hi/dates/stories/may/13/ (እንግሊዝኛ) http://en.wikipedia.org/wiki/May_13"} {"id": "15713", "contents": "የዘመነ መሳፍንት ዜና መዋል በግዕዝ እንደተጻፈና በኸርበርት ጆሴፍና ዌልድ ብለንዴል ወደ እንግሊዝኛ እንደተተረጎመ ፣ በ1922 በካምብሪጅ ዩኒቨርሲቲ እንግሊዝ እንደታተመ ከጎን ቀርቧል። ይህ መጽሃፍ ዘመነ መሳፍንት ተብሎ በሚታወቀው ጊዜ የተነሱትን የተለያዩ ነገሥታት ግዛት በግዕዝ በኢትዮጵያውያዊ አይን እማኞች የሚመዘግብና ወደ እንግሊዝኛ የሚተረጉም ነው። መጽሃፉ የነገሥታትን ታሪክ ብቻ ሳይሆን ሌሎች ጉልበተኛ ጌቶችን/መኳንንቶችንና መሳፍንቶችን ታሪክ ይዳስሳል"} {"id": "15761", "contents": "ወንጭፍ አዘዕርትን ከወፍ ጥቃት ለመጠበቅ የሚጠቅም መሳሪያ ነው። ይህ መሳሪያ ከገመድ የሚሰራ ሲሆን ለጠጠር የመያዣ ቦታ አለው። እንዲሁም ለመወርወር እንዲያመች ሁለት ጫፎች ሲኖሩት አንደኛው የገመዱ ጫፍ ለጣት ማስገቢያ የሚሆን ቀዳዳ ይሰራለታል።"} {"id": "15803", "contents": "አርሰናል በሆሎ መንገድ፤ ሰሜን ለንደን ውስጥ የሚገኝ አለም አቀፍ ክለብ ነው። ይህ ክለብ በእንግሊዝ ውስጥ ከፍተኛ ውጤት ያስመዘገበ ሲሆን በዚህም 13 የፕሪሚየር ሊግ እና 10 የኤፍ ኤ ካፕ ዋንጫዎችን አግኝቷል። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "16979", "contents": "ፍየል መንታ ትወልድና አንዱ ለወናፍ አንዱ ለመጽሀፍ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ፍየል መንታ ወልዳ አንዱ ለመጽሀፍ አንዱ ለወናፍ"} {"id": "17021", "contents": "ጊልጋመሽ (ወይም ቢልጋመሽ፥ በቅድመኞቹ ሱመርኛ ጽላቶች) የኡሩክ 4ኛው ንጉሥ ነበረ። በሱመራዊ ነገሥታት ዝርዝር ላይ 126 ዓመታት እንደ ነገሠ ይጠቀሳል። እንዲሁም የጊልጋመሽ ትውፊት የሚባለው ሥነ ጽሑፍ አለ። በዚህ በኩል አባቱ ሉጋልባንዳ ይባላል። ጊልጋመሽም በኡሩክ የነገሰው ከሉጋልባንዳ ተከታይ ከዱሙዚድ፣ አሣ አጥማጁ ቀጥሎ እንደ ነበር ይባላል። በአንዱ ጽላት የኤንመባራገሲ ልጅ የኪሽ ንጉስ አጋ ከጊልጋመሽ ጋር ሲዋጋው፣ ጊልጋመሽ አሸነፈው። ኤንመባራገሲና አጋ ታሪካዊ የኪሽ ነገሥታት መሆናቸው በስነ ቅርስ ረገድ እርግጠኛ ስለ ሆነ፤ ጊልጋመሽ ደግሞ አፈታሪካዊ ብቻ ሳይቀር ታሪካዊ ንጉስ እንደ ሆነ ይገመታል። ሌላ ሰነድ የቱማል ጽሑፍ እንደሚለን፣ ጊልጋመሽ የኒፑር ቤተ መቅደስ ከኪሽ ያዘ። ይህም ቤተ መቅድስ በሱመር ሙሉ ሥልጣን የሰጠ ሆነ።"} {"id": "16193", "contents": "የበግ እግር አሮስቶ ለ7 ሰው አስፈላጊ ጥሬ ዕቃዎች - 3 መካከለኛ የበግ እግር ከነአጥንቱ - 4 መካከለኛ ካሮት - 4 ዝንጣፊ ሲለሪ - 2 ቀጫጭን ባሮ ሽንኩርት - 5 መካከለኛ ቀይ ሽንኩርት - 6 የሾርባ ማንኪያ (100 ሚሊ ሊትር) ዘይት - 6 የሾርባ ማንኪያ (100 ሚሊ ሊትር) ቬጅቴብል ስቶክ (የአትክልት መረቅ) - 3 የሾርባ ማንኪያ የወይን ጠጅ - 3 የሾርባ ማንኪያ የፉርኖ ዱቄት - 1 የሻይ ማንኪያ ጨው - 1 የሻይ ማንኪያ ቁንዶ በርበሬ - 5 ትላልቅ ፍሬ ነጭ ሽንኩርት አዘገጃጀት 1. ሥጋውን ማጽዳት፤ 2. ካሮቱንና ቀይ ሽንኩርቱን በቁመቱ አራት ቦታ መቆራረጥ፤ 3. ሲለሪውንና ባሮ ሽንኩርቱን አጥቦ ስምንት ቦታ መቆራረጥ፤ 4. ሥጋውን በቢላዋ እየበሱ ከየዓይነቱ እያደባለቁ በሺሽ ክበብ ሽቦ በመታገዝ ሲለሪ፣ ቀይ ሽንኩርትና ነጭ ሽንኩርት፣ ካሮትና ባሮ ሽንኩርቱን ልጦ ሳይቆራርጡ መክተት፤ 5. በትልቅ ድስት ዘይት አግሎ ሥጋውን በመጨመር ወርቃማ መልክ እስኪያወጣ እያገላበጡ መጥበስ፤ 6. መረቁን አሙቆ ድስቱ ውስጥ ጨምሮ እንዲበስል መተው፤ 7. ሲበስል ስጋውን ማውጣት፤ 8. ከድስቱ ውስጥ ዘይቱን ማጥለልና መረቁን አንተክትኮ መጠኑ እንዲቀንስ ካደረጉ በኋላ ወይኑን ጨምሮ ግማሽ እስኪሆን ማንተክተክ፤ 9. ዱቄቱን ጨምሮ በደንብ ካሹ በኋላ ጨውና ቁንዶ በርበሬ መጨመር፤ 10. ስጋውን በስሱ ቆራርጦ ማባያውን በላዩ ማፍሰስ ወይም ለየብቻ ማቅረብ፤ 11."} {"id": "16199", "contents": "8 እንቁላል 2 የቡና ስኒ ስኳር 3 የቡና ስኒ የፉርኖ ዱቄት 1 የቡና ስኒ የካካዎ ዱቄት 4 የሾርባ ማንኪያ የገበታ ቅቤ 2 የሾርባ ማንኪያ ቤኪንግ ፓውደር ዕንቁላሉንና ስኳሩን ጎድጎድ ያለ ዕቃ ውስጥ አድርጎ የሞቀ ውሃ የተጣደበት ብረት ድስት ውስጥ በማድረግ በዕንቁላል መምቻ እጥፍ ያክል እስኪነሣ መምታት፤ ጎድጎድ ያለውን ዕቃ ከብረት ድስት ውስጥ ማውጣት፤ ዱቄቱን ቤኪንግ ፓውደሩንና የካካዎ ዱቄቱን ለብቻ መቀላቀል፤ በተጓዳኝ የኬክ መጋገሪያ ትሪ ላይ ትንሽ ቅቤ ቀብቶ ትንሽ የፉርኖ ዱቄት ላዩ ላይ ከነሰነሱ በኋላ ትሪውን በማንቀሳቀስ በእጅ ሳይነኩ አዳርሶ ዱቄቱን ማራገፍ፤ የቤኪንግ ፓውደሩንና ዱቄቱን ድብልቅ ቀስ በቀስ ላዩ ላይ በተን እያደረጉ በዝርግ ጭልፍ ወይም በእጅ ማዋሃድ፤ ቅቤውን አቅልጦ በመጨመር ማዋሃድ፤ የተዘጋጀው የኬክ መጋገሪያ ላይ ውሁዱን ገልብጦ የሞቀ ዳቦ መጋገሪያ ውስጥ ማብሰል ወይም ከ200ሴንቲ ግሬድ እስከ 220ሴንቲ ግሬድ ለ30 ደቂቃ ማቆየት፡፡ (በዚህ መልክ የተዘጋጀውን ኬክ ብቻውን መብላት የሚቻል ሲሆን፣ ለተለያዩ የኬክ ዓይነቶች ማዘጋጃነትም ይውላል)"} {"id": "16205", "contents": "ጥሬ ዕቃ ለ10 ደቂቃ ብቻ የተቀቀሉ 2 ራስ ድንቾች (ልጦ በሦስት መአዘን መክተፍ) 4 ካሮቶች (በክብ መክተፍ) 1 ራስ አበባ ጐመን (የአበባው ቅርጽ ተጠብቆ መክተፍ) 4 ዝኩኒዎች (በክብ መክተፍ) 1 የሾርባ ማንኪያ ኦሊቭ ኦይል (ሌላ አይነት ዘይት መጠቀም ይቻላል) 1 ሲኒ መሽሩም (ሊበላ የሚችል እንጉዳይ) ጨው ደርቆ ለሾርባነት የተዘጋጀ አትክልት (ክኖር የደረቀ አትክልት) አሠራር 1. በ400 ዲግሪ ፋራናይት ወይም በ205 ድግሪ ሴሊሽየስ ኦቭን የምግብ ማብሰያውን ማሞቅ፡፡ ከዚያም ማብሰያ ትሪውን (ፓትራ) ዘይት ወይም የዳቦ ቅቤ መለቅለቅ፡፡ 2. ማብሰያው ትሪ ላይ አትክልቱን በሙሉ አቀላቅሎ በደንብ እስኪርስ ድረስ ዘይት መለቅለቅ፡፡ ለሾርባነት የተዘጋጀውን (ደርቆ የታሸገውን አትክልት) ነስንሶ ኦቮን ውስጥ መክተት እና አትክልቶቹን ከ30-45 ደቂቃ ማብሰል፡፡ (ኦቭን ካልተገኘ ጐድጐድ ባለ መጥበሻ ወይም ብረት ድስት አትክልቱን ማብሰል ይቻላል) በዚህ መልኩ የተዘጋጀ ምግብ 4 ሰዎችን ይመግባል፡፡"} {"id": "17045", "contents": "3 መካከለኛ ጭልፋ (300 ግራም) የተከተፈ ቀይ ሽንኩርት 2 መካከለኛ ጭልፋ (200 ግራም) የተከተፈ የሲለሪ ግንድ 5 የቡና ስኒ (250 ግራም) የፉርኖ ዱቄት 1 የሾርባ ማንኪያ የቲማቲም ድልህ 10 መካከለኛ ጭልፋ (1 ኪሎ ግራም) የተከተፈ ካሮት 2 መካከለኛ ጭልፋ (200 ግራም) የተከተፈ ባሮ ሽንኩርት 8 የሾርባ ማንኪያ (200 ግራም) የገበታ ቅቤ ቡኬጋርኒ 1 የሻይ ማንኪያ ጨው 1 የሻይ ማንኪያ ቁንዶ በርበሬ ግማሽ ሊትር ወተት ወይም ክሬም 1 ኪሎ ግራም በትንንሹ የተቆራረጠ ዳቦ 3 ሊትር ነጭ የበሬ ወይም የበግ መረቅ (ቢፍ/ላምብ ኋይት ስቶክ) ሩብ ሊትር ዘይት 1. በወፍራም ብረት ድስት ቅቤውን ማቅለጥና ማሞቅ፤ 2. ቀይ ሽንኩርት፣ ሲለሪ፣ ካሮትና ባሮ ሽንኩርቱን ጨምሮ በነጩ በደንብ ማብሰልና ዱቄቱን ጨምሮ ማማሰል፤ 3. የቲማቲም ድልሁን መጨመር፤ 4. በዝግታ መረቁን እየጨመሩ በማማሰል ጨውና ቁንዶ በርበሬውን ጨምሮ እንዲበስል ማድረግ፤ 5. ቡኬጋርኒውን ጨምሮ ለአንድ ሰዓት ያህል ማብሰል፤ 6. ቡኬጋርኒውን አውጥቶ ድስቱን ካወረዱ በኋላ ንፁህ ብረት ድስት ከሥሩ በማድረግ በአትክልት መፍጫ መፍጨት፤ 7. ድስቱን ለግማሽ ሠዓት ለሰስ ያለ እሳት ላይ አብስሎ ማውረድ፤ 8. ክሬም ወይም ወተቱን አፍልቶ በትኩሱ መጨመር፤ 9. ዳቦውን በትንሹ በአራት ማዕዘን ቅርፅ ቆርጦ ዘይቱን አግሎ መጥበስ፤ 10. ለገበታ ሲፈለግ የተጠበሰውን ዳቦ በላዩ ጨምሮ ማቅረብ፡፡"} {"id": "17063", "contents": "ጨረቃ ሲጠፋ ኮከብ አባወራ ይሆናል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ቀና ሲታጣ ይመለመላል ጎባጣ"} {"id": "16343", "contents": "ሗወሁለት ሞኝ ባልና ምሰት አብረው ሲኖሩ እንጨት ለቀማ ጫካ ሲሄዱ መንገድ ላይ ያገኚትን ሌላውን ከጫካ የሚመለሰውን ሰው ያገኙና እዛ የሚታየው ቤት ውስጥ እንዳትገቡ ረሰተን ሳንዘጋ ወተናል እቤት ውሰጥ ያሉት ማናቸውም ንብረቶች እነዳለ ነው አደራ ቢለው አንጨታቸውን ለቅመው ሲመለሱ ቀደም ሲል አደራ ያሉቸው ሰው እቤት ውሰጥ ምንም ሳያሰቀር ዘርፉቸው መቀየቱን ሳያውቁ ሲመለሱ እቤታቸው ውሰጥ ምንም ንብረት ባለማግኘታቸውና መዘረፋቸውን ሲያረጋገጡ ቀደም ሲል አደራ ያልናቸው ሰዎች ሳይዘርፊን አይቀሩም በማለት ዱላዱላ ይዘው ሰዎችን እሰኪያገኝ ድረሰ ሲሄዱ ሲሄዲ ደከማቸውና ወደ ቤታቸው ሲመለሱ በመንገድ ላይ ሌላውን ሰው ያገኙና በል ንብረታችንን እዚሁ አሰቀምጥ ሲሉት ሰዎቹ የምን ንብረት ሲሉቸው በያዙት ዱላ ጭንቅላታቸውን መተው በአከባቢ ሰዎች ተይዘው ወደ ፖሊሰ ጣቢያ ገቡ ይባላል"} {"id": "16349", "contents": "ሺም ታለበ አንድ ያው በገሌ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ለሌላው ቢተርፈርፍ ለኔ ግን ብዙ ለውጥ የለውም ማለቷ ነው ድመት።"} {"id": "16367", "contents": "ሽመልና ዘንግ ቂልና በግ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ተመሳሳይ ነገሮች"} {"id": "16379", "contents": "ሽሮን ሲሸውዷት ፕሮቲን ነሽ አሏት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዶሮን ሲያታልሏት በመጫኛ ጣሏት ከሚለው ተርትና ምሳሌ ጋር ተመሳሳይ ቅርጽ አለው። ሆኖም የዚህ ትርጉሙ ምናልባት ሽሮ እንደሚነገርለት ብዙ ፕሮቲን የለውም ነው።"} {"id": "16391", "contents": "ሽሮ ቢደነፋ እንጀራ እስኪቀርብ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው። ተልባ ቢንጫጫ ባንድ ሙቀጫ"} {"id": "16427", "contents": "ቃልቻ የመስጅድ አገልጋይ ሲሆን ከደረስና በኋዋላ የሚመጣ ማዕረግ ነው።"} {"id": "16433", "contents": "የመግዛት አቅም ለተወሰነ አገልግሎት ወይም ለቁስ ባለቤትነት ተመጣጣኝ ክፍያ የመፈፀም ችሎታን ይገልፃል።"} {"id": "16439", "contents": "ሸቀጥ አምጭው በተመጣጣኝ ክፍያ ለገዥ የሚያቀርበው ቁስ ነው።"} {"id": "17099", "contents": "በእጅ ያለ ወርቅ ከመዳብ ይቆጠራል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ብዙ ጊዜ የነገሮች ዋጋን የምናውቀው ከኛ ሲያመልጡ መሆኑን የሚያሳይ። ለምሳሌ አንድ ጤነኛ ሰው ጤናው ምንም ዋጋ አይኖረውም ነገር ግን ሲታመም የጤንነቱ ዋጋ የቱን ያክል እንደነበር ይረዳል።"} {"id": "17105", "contents": "በየወንዙ ሀሌ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "17111", "contents": "በግ ከበረረ ሞኝ ካመረረ አይመለስም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ፍየል ከቀዘነ ዲያቆን ከዘፈነ"} {"id": "17117", "contents": "ባህያ ቆዳ የተሰራ ቤት ብትንትን ይላል ዥብ የጮኸ ለት የአማርኛ ምሳሌ ነው። በአህያ ቆዳ የተሰራ ድንኳን ጅብ ሲጮህ ይፈርሳል"} {"id": "16517", "contents": "ቀልደኛ ገበሬ ሲያስቀን አደረ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "16523", "contents": "ቀስ እንዳይፈስ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የረጋ ወተት ቅቤ ይወጣዋል"} {"id": "16529", "contents": "ቀርቀሬ ወርጄ ማር ስልስ ማር ልከፍል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "17231", "contents": "ከመጠን ያለፈ ራስ ወዳድነትን የሚያሳይ። ባልጠቀምበት እንኳ ሌላው እንዳይጠቀምበት ላድርግ። ከእኔ ከሞትኩ ሰርዶ አይብቀል የሚል አባባል ጠንከር ያለ ራስ ወዳድነት።"} {"id": "16541", "contents": "ቀን ሲከፋ በግ ይነክሳል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የጊዜን ተለዋዋጭነት የሚያሳይ"} {"id": "17255", "contents": "ቤተ ሰሪ የተሰረቀ ቦታ አይገዛም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "16559", "contents": "ቀባሪ በፈጣሪ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "16577", "contents": "ቀንድና ጅራት ለዋንጫ አለፉ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "16583", "contents": "ቀይ ምላሱ ጥቁር እራሱ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "16589", "contents": "ቀድሞ የሸተውን ወፍ ይበላዋል ቀድሞ የተናገረውን ሰው ይጠላዋል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20027", "contents": "ታቦት በራሱ ቃጭል በጥርሱ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ታቦት በራሱ ቃጭል በጥርሱ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "17357", "contents": "ተሰው አለሁ ብዬ ከጅብ ጋር ተዳብዬ የአማርኛ ምሳሌ ነው። መጥፎ ጓደኛ ሲያጋጣም ያን ሁኔታ ለመግለጽ"} {"id": "17381", "contents": "ተቁም ዶሮ ከሸክላ ማሰሮ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "17387", "contents": "ተባለ ቀትር አትቀታተር የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "17393", "contents": "ተተያዙ ወዲያ ቄስ ጥሩልኝ ማለት ላያደላድሉ በሺ ብር ጭነት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "17411", "contents": "ሃሪ ፖተር (ተከታታይ ፊልሞች)"} {"id": "17429", "contents": "በ1900 ዓ.ም. በለንደን፣ እንግሊዝ የታተመው የአማርኛ መልመጃ በእንግሊዝኛ ተጠንቶ በአርምብሩስተር እንደታተመ ይታያል።"} {"id": "17525", "contents": "^ ፍራንከፈርት፣ 1719"} {"id": "17531", "contents": "ህመምህ እንዳያገረሽብህ ኋላ መጥፎ ነው የሰው ጥላ ብለው ሲሉህ ሰምቼ ለወንድምነትህ ሳስቼ ልመክርህ ተነሳሁ በጥብቅ ከጥላቸው እንድትርቅ (ወለላዬ) 2 መጨበጫም የለው መቼም የኔ ጣጣ በሀገሬም አልኖር ካገሬም አልወጣ እዛ ስሆን እዚ ከዚ እዛ እያሰብኩኝ ማደሪያ የሌለው ከንቱ አሞራ ሆንኩኝ 3 ሳስርና ስፈታ ስስብ ስሸመቅቅ ብዙ ዘመን ኖርኩኝ ስዘዋወር ስለቅ ዘንድሮም ደርሶብኝ ይሄው መገላበጥ ልብስ መሃል ቆሜ መስያለሁ ሸቀጥ 4. የየኔሰው ስንብት ከዋካ ምነው ፈጣሪ አምላክ? ምነው የዓለም ቤዛ በድርብ ሰንሰለት፤ እየተገረፍን ስንገዛ ጠላት እንኳን፤ ባልፈጸመው ጭካኔ ሲሸነቁጠን ወያኔ ስቃይ፤ ሞታችንን ለዓለም ነግረን ሰሚ ጠፍቶ ዝም ሲለን ምነው አንተስ ጨከንክብን? ለምን ፊትህን አዞርክብን?"} {"id": "20219", "contents": "ንጉሱ በድንኳናቸው እኔ በጎጆዬ ንጉስ ነን አለ ድሀ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "16733", "contents": "ቆሩ መቀበሪያው ያው ፈሩ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "16739", "contents": "ቆዳ ማንጓጓቱን ስሱ መጓጓቱን አይተውም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ቆዳ ማንጓጓቱን ስሱ መንጓጓቱን"} {"id": "17585", "contents": "ፍቅር ወይስ በቀል የኢትዮጵያ ፊልም ነው። ፊልሙ በሀገሪቱ ሲኒማ ቤቶች ረዥም ጊዜ የቆየ ሲሆን በህዝብ ዘንድ ከፍተኛ ተቀባይነትን አግኝቷል። video"} {"id": "17651", "contents": "የ1998 እ.ኤ.አ. ፊፋ የዓለም ዋንጫ ፲፮ኛው የፊፋ የዓለም ዋንጫ ሲሆን ከሰኔ ፫ እስከ ሐምሌ ፭ ቀን ፲፱፻፺ ዓ.ም. በፈረንሳይ ተካሄዷል። ፈረንሳይ ብራዚልን ፫ ለ ባዶ በመርታት የመጀመሪያውን የዓለም ዋንጫ አግኝታለች። ፴፪ ያህል ቡድኖች ለዓለም ዋንጫ የተወዳደሩት ለመጀመሪያ ጊዜ በዚህ የዓለም ዋንጫ ነው። የውድድሩ ይፋዊ ኳስ አዲዳስ ትሪከለር ነበር።"} {"id": "16787", "contents": "የጀርባ አጥንት ያላቸው እንሥሳት ወይም በእንግሊዝኛው Vertebrate የሚባሉት በጀርባቸው የሚያልፈውን ህብለ-ሰረሰር ለመሸፈን የሚረዳ የአጥንት መዋቅር ያላቸው እንሥሳት ናቸው። አምደስጌ ኢደንደሴ"} {"id": "17789", "contents": "ጋሜር (ዕብራይስጥ፦ גֹּמֶר /ጎሜር/) በኦሪት ዘፍጥረት ምዕራፍ 10 መሠረት የያፌት በኲር ልጅና የአስከናዝ፣ የሪፋትና የቴርጋማ አባት ነበር። በመጽሐፈ ኩፋሌ ደግሞ ስሙ «ጎሜር» (ወይም አንዴ በግድፈት «ሰሜር») ሆኖ ይታያል። የአይሁድ ታሪክ ጸፈፊ ዮሴፉስ (1ኛው ክፍለ ዘመን ዓ.ም.) እንዳለው፣ «ጎሜር ግሪኮች አሁን 'ገላትያውያን' የሚሏቸውን፣ በድሮ ግን 'ጎመራውያን' የተባሉትን ሰዎች የመሠረተ ነበር።» በእርግጥ የገላትያ ስም የመጣ በዚያ አገር ከሰፈሩት ጋሊያውያን (ኬልቶች) ነበረ። ዳሩ ግን አቡሊድስ የተባለው ክርስቲያን ሊቅ (226 ዓ.ም. ግድም) ጎሜር የቀጴዶቅያውያን አባት እንደ ሆነ ጽፏል። ሄሮኒሙስ (380 ዓ.ም. ግድም) እና ኢሲዶር ዘሰቪል (590 ዓ.ም. ግድም) ግን የዮሴፉስን ቃል ተከትለው የጎሜርን መታወቂያ ከገላትያን፣ ጋሊያውያንና ኬልቶች ጋራ አንድላይ አደረጉ። በአሁኑ ዩክራይን በጥንት የኖረው ኪመራውያን (ወይም ጊመራውያን፣ ሲሜራውያን) ሕዝብ ከ700 ዓክልበ. በኋላ ወደ እስያ ወርረው ከአሦር መንግስት ጋራ ተጣሉ። እነዚህ የጎሜር ዘሮች እንደ ተቆጠሩ በሰፊ ይታስባል፤ ለምሳሌ በአማርኛው «መጽሐፍ ቅዱስ አዲሱ መደበኛ ትርጉም ከማጥኛ ጽሑፍ ጋራ» ስለ ጋሜር እንዲህ ይላል፦ «የጋሜር ሕዝቦችና ነገዶች በጥቁር ባሕር አካባቢ ይኖሩ ነበር (በኋላ ሲሜራውያን ወይም ጋሜራውያን ተብለዋል)።» ከዚህ በላይ በ200 ዓክልበ."} {"id": "20345", "contents": "እንደ ልብ የለም ነዳጅ እንደ ልብ የለም በራጅ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20351", "contents": "እንደ ሳር ነጭቶ እንደ ውሀ ተጎንጭቶ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "17831", "contents": "ጥር ፲፪ ቀን፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻፴፪ ኛው ዕለት ሲሆን ፲፯ ኛው የበጋ ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በዘመነ ዮሐንስ ፪፻፴፬ ዕለታት ሲቀሩ፤ በዘመነ ማቴዎስ፤ ማርቆስ እና ሉቃስ ደግሞ ፪፻፴፫ ዕለታት ይቀራሉ። ፲፱፻፳፱ ዓ/ም - የፋሺስት ኢጣልያ የጦር ዓለቃ ማርሻል ግራትዚያኒ በራሡ መሪነት የራስ ደስታ ዳምጠውን ሠራዊት በሲዳሞ እና የደጃዝማች ገብረ ማርያምን ሠራዊት በ ባሌ ለመውጋት ዘመተ። ፲፱፻፶፪ ዓ/ም - በደቡብ አፍሪካ፣ ‘ኮልብሩክ’ የተባለው የድንጋይ ከሰል ማምረቻ ዋሻ ሲደረመስ ፬መቶ ፴፭ ሰዎች ሞቱ። ፲፱፻፶፫ ዓ/ም - ጆን ኤፍ ኬኔዲ የመጀመሪያው የካቶሊክ ሃይማኖት ዕምነት ተከታይ የአሜሪካ ፕሬዚደንት በመሆን የቃለ መሐላ ሥነ-ሥርዓታቸውን አከናወኑ። ፲፱፻፶፯ ዓ/ም - ዳግማዊት ንግሥት ኤልሳቤጥ ለቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ የብሪታንያን የ'ፊልድ ማርሻል' ወታደራዊ ማዕርግ ሰጡ። ፳፻፩ ዓ/ም - ባራክ ኦባማ የመጀመሪያው የጥቁር ክልስ የአሜሪካ ፕሬዚደንት በመሆን የቃለ መሐላ ሥነ-ሥርዓታቸውን አከናወኑ። ^ London Gazette; Issue 43567 published on the 2 February 1965 (እንግሊዝኛ) PRO - Italo-Ethiopian War Brigade major report, KAR (እንግሊዝኛ) http://en.wikipedia.org/wiki/January_20"} {"id": "17885", "contents": "የካቲት ፬፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻፶፬ ኛው ዕለት ሲሆን፤ የበጋ ወቅት ፴፱ ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፪፻፲፪ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፪፻፲፩ ቀናት ይቀራሉ። ፲፱፻፱ ዓ/ም - ንግሥት ዘውዲቱ፣ \"ግርማዊት ዘውዲቱ፣ ንግሥተ ነገሥት ዘኢትዮጵያ\" ተብለው በመናገሻ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተ ክርስቲያን በሊቀ ጳጳሱ በአቡነ ማቴዎስ እጅ ቅብዐ መንግስት ተቀብተው የንጉሠ ነገሥቱን ዘውድ ጫኑ። ፲፱፻፶፭ ዓ/ም - የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት መንግሥት በኢራቅ ወታደራዊ መፈንቅለ መንግሥት ለተተካው የኮሎኔል አብዱል ሳላም አሪፍ መንግሥት ሕጋዊ ዕውቀት መስጠቱን አስታወቀ። ፲፱፻፷፮ ዓ/ም - በ ደብረ ዘይት፣ ድሬ ዳዋ እና አስመራ የተመደቡ የዓየር ኃይል ባልደረቦች በአብዮት ፍንዳታ ተሳታፊ በመሆን አድማቸውን ጀመሩ። ፲፱፻፹፪ ዓ/ም - በደቡብ አፍሪቃ የዘረኛ (አፓርታይድ) ሥርዓት ለ፳፯ ዓመታት በእስራት የቆዩት ኔልሰን ማንዴላ ተፈቱ። ፲፱፻፲ ዓ/ም - «ብርሃን ዘ ኢትዮጵያ » በሚል ቅፅል ስም የሚታወቁት የዳግማዊ ምኒልክ ባለቤት፣ እቴጌ ጣይቱ ብጡል አረፉ። ሥርዓተ ቀብራቸውም በእንጦጦ መንበረ ፀሓይ ማርያም ቤተ ክርስቲያን ተፈጸመ። በኋላ ግን አጽማቸው ተነስቶ ንግሥት ነገሥታት ዘውዲቱ ለአባታቸው ዳግማዊ ምኒልክ አጽም ማሣረፊያ በተሠራው የታዕካ ነገሥት በዓታ ቤተ ክርስቲያን ተቀብሯል። መርስዔ ኀዘን ወልድ ቂርቆስ፤ “የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን የመጀመሪያው ፓትረያርክ” (፲፱፻፶፩ ዓ/ም)፣ ዕለታዊ የታሪክ ድርጊት (እንግሊዝኛ) P.R.O.፣ FO 371/178551 Annual Review of 1963 (እንግሊዝኛ) Ibid."} {"id": "17891", "contents": "ጨለማ የብርሃናማ ተቃራኒ ሲሆን ንፅፅራዊ የሚታይ ብርሃን አለመኖርን ያመለክታል። ይህም በቀለም ህዋ ላይ ጥቁር ቀለምን ያስከስታል። ብርሃን በማይኖርበት ጊዜ ለብርሃን ስሜታዊ የሆኑት የዓይን ሴሎች ምላሽ አይሰጡም። የነዚህ ምላሽ አለመስጠት የቀለምን የሞገድ ርዝመት እና ድግግሞሽ ለሚተረጉሙ ሴሎች ስራ መፍታት ይሆናል።"} {"id": "16931", "contents": "ፈሪ ለናቱ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20777", "contents": "ውሀ አያንቅ ነገር አያልቅ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ውሀ አያንቅ ነገር አያልቅ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20795", "contents": "ውሻ በሰፈሩ ጅብ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው። ውሻ በሰፈሩ ጅብ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20801", "contents": "ውሽማዋን ብታይ ባልዋን ጠላች የአማርኛ ምሳሌ ነው። ውሽማዋን ብታይ ባልዋን ጠላች የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20405", "contents": "እንጀራ ለራብ ድንጋይ ለካብ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "18713", "contents": "ሜሪ ምክጋሪ ሞሪስ (እ.አ.አ. 1951) ታዋቂ አሜሪካዊት ደራሲ ነች። በዋናነት እንግሊዝኛ: Songs In Ordinary Time በተሰኘው ስራዋ ትታወቃለች። ‎የአሜሪካዊ ደራሲያን ዝርዝር (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "20819", "contents": "ዘመድ ሲጣላ ያረክሳል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዘመድ ሲጣላ ያረክሳል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20435", "contents": "እንጨት አይሸከሙ ላመድ አሮጊት አያገቡም ላትወልድ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20441", "contents": "እኖር ባይ ተጋዳይ እድን ባይ ተከላካይ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20453", "contents": "እወቁኝ ደብቁኝ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "18011", "contents": "የካቲት ፳፪፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻፸፪ ኛው ዕለት ሲሆን፤ የበጋ ወቅት ፶፯ ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፻፺፬ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፻፺፫ ቀናት ይቀራሉ። ፲፱፻፶፫ ዓ/ም - የአሜሪካው ፕሬዚደንት ጆን ኤፍ ኬኔዲ ‘የሰላም ልዑካን’ (Peace Corps) መሠረቱ። ፲፱፻፶፫ ዓ/ም - የብሪታንያ ቅኝ ግዛት የነበረችው ኡጋንዳ እራሷን በራሷ እንድታስተዳድር ተፈቀደላት። ወዲያውም የመጀመሪአዋን የሕዝብ ምርጫ አካሄደች። ፲፱፻፷፪ ዓ.ም - የኢትዮጵያ አየር መንገድ በረራ ከሮማ አየር ዠበብ ጣቢያ ሊነሳ ሲዘጋጅ፣ ሽብርተኞች የጫኑት ቦምብ ተገኝቶ በጥበቃ/ፖሊስ ተወግዷል። ፲፱፻፷፫ ዓ/ም - የአፍሪቃ አንድነት ድርጅት የሚንስትሮች ምክር ቤት ጉባዔ የኡጋንዳን ልዑካን በጉባዔው ላይ በመሳተፍ ጥያቄ ላይ ስምምነት ባለማግኘቱ ተበታተነ። ፲፱፻፷፮ ዓ/ም - በኢትዮጵያ አብዮት የ፬ኛ ክፍለ ጦር አስሯቸው የነበሩትን ሚኒስቴሮች ፈትተው ለንጉሠ ነገሥቱ አስረከቡ። በዚሁ ዕለት በአዲስ አበባ ተማሪዎች የሰላማዊ ሰልፍ ሲያካሂዱ፣ የክብር ዘበኛ ሠራዊት ደግሞ አመጻቸውን ጀመሩ። (እንግሊዝኛ)http://en.wikipedia.org/wiki/March_1 P.R.O., FO 371/183838; FCO 371/784; FCO 371/1118; FCO 371/1660"} {"id": "20489", "contents": "እውነትና ንጋት እያደር ይታያል የአማርኛ ምሳሌ ነው። እውነትና ንጋት እያደር ይታያል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20495", "contents": "እኔ አይገባኝ አር ላይ ቁጭ ብሎ ፈስ ገማኝ የአማርኛ ምሳሌ ነው። እኔ አይገባኝ አር ላይ ቁጭ ብሎ ፈስ ገማኝ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20501", "contents": "እየወገንህ ቢሉት የመቶ አመት ቆዳ ከብት ተራ ቆመ የአማርኛ ምሳሌ ነው። እየወገንህ ቢሉት የመቶ አመት ቆዳ ከብት ተራ ቆመ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20507", "contents": "እየፈለገው እወቀኝ ብሎ መጣ የአማርኛ ምሳሌ ነው። እየፈለገው እወቀኝ ብሎ መጣ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20927", "contents": "ዝንብ ሳይቅሙ ዝግን አይቅሙ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዝንብ ሳይቅሙ ዝግን አይቅሙ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20945", "contents": "ዞሮ ዞሮ የዶሮ አንገት በማሰሮ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዞሮ ዞሮ የዶሮ አንገት በማሰሮ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20951", "contents": "የሀር ገመድ የበቅሎ ክበድ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሀር ገመድ የበቅሎ ክበድ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20543", "contents": "እድሜ ካላነሰው ጊዜ አለው ለሰው የአማርኛ ምሳሌ ነው። እድሜ ካላነሰው ጊዜ አለው ለሰው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20963", "contents": "የሆድ ምቀኛው አፍ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሆድ ምቀኛው አፍ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20555", "contents": "እጅ ሲነድ ልብ ይነድ የአማርኛ ምሳሌ ነው። እጅ ሲነድ ልብ ይነድ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "18203", "contents": "ከነዓን (የካም ልጅ) ከነዓን (ጥንታዊ አገር) ከነዓን (2003 ፊልም)"} {"id": "21443", "contents": "የውሀ ሽታ የእባብ ፍለጋ የለውም የአማርኛ ምሳሌ ነው። የውሀ ሽታ የእባብ ፍለጋ የለውም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21449", "contents": "የዘሬን ብለቅ ይቆማምጠኝ አለ ቆማጣ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የዘሬን ብለቅ ይቆማምጠኝ አለ ቆማጣ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20585", "contents": "እግር ዜጋ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው። እግር ዜጋ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20993", "contents": "የሌለው ልብም የለው የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሌለው ልብም የለው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21005", "contents": "የልመና በሬ ትክክል አይሄድም የአማርኛ ምሳሌ ነው። የልመና በሬ ትክክል አይሄድም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21011", "contents": "የልብህን ቢያናግሩህ አለ እዳ ቢሰዱህ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የልብህን ቢያናግሩህ አለ እዳ ቢሰዱህ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21023", "contents": "የልጅ ተሟጋች ጠዋት ሰማይ ማታ ምድር ምድር ያይ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የልጅ ተሟጋች ጠዋት ሰማይ ማታ ምድር ምድር ያይ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21029", "contents": "የልጅ ጥፉ በስም ይደግፉ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የልጅ ጥፉ በስም ይደግፉ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21035", "contents": "የመልኳን ሲሏት የጠባዩዋን የአማርኛ ምሳሌ ነው። የመልኳን ሲሏት የጠባዩዋን የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "18359", "contents": "መጽሐፈ ዕዝራ ካልዕ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተከርስቲያን መጽሐፍ ቅዱስ ከብሉይ መጻሕፍት የሚፈረጅ ነው። ለማንበብ እታች ይጫኑ።"} {"id": "20675", "contents": "ከነገሩ ጾም እደሩ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ከነገሩ ጾም እደሩ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20681", "contents": "ከጠጅ ወዲያ አስካሪ ከባለቤት ወዲያ መስካሪ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20687", "contents": "ከአህያ የዋለች ጊደር ፈስ ተምራ መጣች የአማርኛ ምሳሌ ነው። ከአህያ የዋለች ጊደር ፈስ ተምራ መጣች የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20699", "contents": "ከዳቦ የተገኘ ወጥ አብረህ ግመጥ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ከዳቦ የተገኘ ወጥ አብረህ ግመጥ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21077", "contents": "የሚሞት ልጅ አንገቱ ረጅም ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሚሞት ልጅ አንገቱ ረጅም ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20729", "contents": "ወንድ ልጅ እና ቢላዋ ጮማ ይወዳሉ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ወንድ ልጅ እና ቢላዋ ጮማ ይወዳሉ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22157", "contents": "ድግርና ገባር ሲተካከል ያምር የአማርኛ ምሳሌ ነው። ድግርና ገባር ሲተካከል ያምር የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "18641", "contents": "አቶ በዛብህ አብተው የመጅመሪያው የኢትዮጵያ እስፖርት ፍቶግራፈር ነበር። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "21137", "contents": "የሚጣፍጥ ምግብ ምንድን ነው ቢሉት ሲርብ የበሉት ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሚጣፍጥ ምግብ ምንድን ነው ቢሉት ሲርብ የበሉት ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21149", "contents": "የማታ አፍ ከጋን ይሰፋል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የማታ አፍ ከጋን ይሰፋል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21605", "contents": "ያለበት ይጉላላበት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያለበት ይጉላላበት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21611", "contents": "ያለው ይመዛል የሌለው ይፈዛል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያለው ይመዛል የሌለው ይፈዛል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21617", "contents": "ያሉሽን በሰማሽ ገበያ ባልወጣሽ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያሉሽን በሰማሽ ገበያ ባልወጣሽ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21623", "contents": "ያላስደጉት ውሻ ቤት ዘግተው ቢመቱት ዞሮ ይናከሳል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያላስደጉት ውሻ ቤት ዘግተው ቢመቱት ዞሮ ይናከሳል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21629", "contents": "ያላዞረ ሲዞር አደረ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያላዞረ ሲዞር አደረ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22223", "contents": "ጅራፍ እራሱ ገርፎ እራሱ ይጮሃል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ጅራፍ እራሱ ገርፎ እራሱ ይጮሃል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21191", "contents": "የማይሰማ ሰው ልቤን አፈረሰው የአማርኛ ምሳሌ ነው። የማይሰማ ሰው ልቤን አፈረሰው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22247", "contents": "ጅብ ኪበላህ ጅብ በልተህ ተቀደስ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ጅብ ኪበላህ ጅብ በልተህ ተቀደስ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22253", "contents": "ጅብና ሸማኔ ከጉድጓድ አይወጡም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ጅብና ሸማኔ ከጉድጓድ አይወጡም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22259", "contents": "ጅብን ከምን መታኸው ከአፉ አሰፋሁለት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ጅብን ከምን መታኸው ከአፉ አሰፋሁለት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21689", "contents": "ያልጋ ሴሰኛ ሶስት ያስተኛ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልጋ ሴሰኛ ሶስት ያስተኛ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21701", "contents": "ያመኑት ፈረስ ጣለ በደንደስ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያመኑት ፈረስ ጣለ በደንደስ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22277", "contents": "ጆሮውን ቢቆርጡት መስሚያው ይቀራል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ጆሮውን ቢቆርጡት መስሚያው ይቀራል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "19433", "contents": "ሙርሌኛ በኢትዮጵያ የሚነገር ናይሎ ሳህራዊ ተብሎ በሚታወቀው የቋንቋ መደብ ነው።"} {"id": "21731", "contents": "ያስለመዱት ሰው ሁልጊዜ እጅ ያያል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያስለመዱት ሰው ሁልጊዜ እጅ ያያል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21737", "contents": "ያበራሽን ጠባሳ ያየ በእሳት አይጫወትም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያበራሽን ጠባሳ ያየ በእሳት አይጫወትም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21251", "contents": "የምናውቃትን ክምር በድባብ ሸፈኑዋት የአማርኛ ምሳሌ ነው። የምናውቃትን ክምር በድባብ ሸፈኑዋት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21767", "contents": "ያባያ ወንድሙ አይታረድም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያባያ ወንድሙ አይታረድም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21785", "contents": "ያንቺን አትበይ ገንዘብ የለሽ የሰው አትበይ ምግባር የለሽ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያንቺን አትበይ ገንዘብ የለሽ የሰው አትበይ ምግባር የለሽ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21287", "contents": "የራሷ ሲያርባት የሰው ታማስላለች የአማርኛ ምሳሌ ነው። የራሷ ሲያርባት የሰው ታማስላለች የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21293", "contents": "የሰው አገር ዝናብና የእንጀራ አባት አይምታህ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሰው አገር ዝናብና የእንጀራ አባት አይምታህ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21299", "contents": "የሴት መልኳ ምንድር ነው እጅዋን ታጥባ እንኩ ስትል ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሴት መልኳ ምንድር ነው እጅዋን ታጥባ እንኩ ስትል ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21821", "contents": "ያውሬ ስጋ ለወሬ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያውሬ ስጋ ለወሬ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21827", "contents": "ያየ ላውራ ቢል የሰማ አወራ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያየ ላውራ ቢል የሰማ አወራ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21839", "contents": "ያይጥ ፉከራ ለመከራ ድመት ምን ሊበላ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያይጥ ፉከራ ለመከራ ድመት ምን ሊበላ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21335", "contents": "የቃርያ እልክ አወፈረኝ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የቃርያ እልክ አወፈረኝ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21359", "contents": "የቤቴ መቃጠል ለትኌኔ በጀኝ! አለች አሉ! የአማርኛ ምሳሌ ነው። የቤቴ መቃጠል ለትኌኔ በጀኝ! አለች አሉ! የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21365", "contents": "የተናቀ ብእር ይገነፍላል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የተናቀ ብእር ይገነፍላል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21371", "contents": "የተንቀለቀለች አፍሳ ለቀመች የአማርኛ ምሳሌ ነው። የተንቀለቀለች አፍሳ ለቀመች የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22337", "contents": "ቱዊስኮን (ቱዊስኮ) ወይም ቱዊስቶ በጥንታዊ ጀርመን ነገዶች አፈ ታሪክ የጀርመኖች ሁሉ አባት ነበረ። የቱዊስቶ ወይም ቱዊስኮ ስም ከሮሜ ጸሐፊው ታኪቱስ ታሪክ ገርማኒያ (90 ዓ.ም. የተጻፈ) ተጠቅሶ ይታወቃል። ታኪቱስ እንደ ገለጸው፣ በጀርመናውያን «ጥንታዊ ዘፈኖች» ውስጥ ይህ ቱዊስቶ «ከምድር የተወለደ አምላክ» ሆኖ ይከብር ነበር። በተጨማሪ በነኚህ ዘፈኖች በኩል፣ ልጁ ማኑስ እራሱ ሶስት ልጆች ነበሩት፣ እነኚህም 3 ልጆች የኢንጋይዎን፣ የኢስታይዎን እና የሄርሚኖን ብሔሮች ወለዱ። በ1490 ዓ.ም. አኒዩስ ዴ ቪቴርቦ የተባለ ጣልያናዊ መነኮሴ ባሳተመው ጽሑፍ ዘንድ፣ የባቢሎን ታሪክ ጸሓፊ ቤሮሶስ (290 ዓክልበ.) ስለ ኖህ ልጆች ብዙ መዝገቦች አቅርቦ ነበር። በዚህ በኩል፣ አሕዛብ በምድር ሲበተኑ የኖህ ልጅ ቱዊስኮን ከብዙ ሕዝብ ጋር በሳርማትያ አገር ሠፈረ። በናምሩድ 25ኛው ዓመት ቱዊስኮን የሳርማትያ እና የጀርመን አገሮች መጀመርያ ንጉሥ ሆነ። የቱዊስኮን ግዛት ከራይን ወንዝ እስከ ዶን ወንዝ ያለው ሁሉ ያጠቀልል ነበር። በቱዊስኮን 98ኛው አመት ደግሞ ሕግጋት ለአገሩ እንዳወጣ ይላል። በሙሉ 152 ዓመታት ከነገሠ በኋላ ልጁ ማኑስ እንደ ተከተለው ይጨምራል። በ1513 ዓ.ም. ግድም ጀርመናዊው መምህር ዮሐንስ አቬንቲኑስ የጀርመን ዜና መዋዕል ጻፈ፤ በዚህ ውስጥ ስለ ጀርመን መጀመርያው ንጉሥ ቱዊስኮን ዘመን ብዙ ተጨማሪ ልማዶች አቀረበ። ከቱዊስኮን በታች 20 አገረ ገዦች ነበሩት፤ ቱዊስኮንም አሁን ዱይስቡርግ፣ ጀርመን የሚባል ከተማ ሠራ። ሕግጋቱንም በግጥም ነበር የጻፈው። ለምሳሌ በዚህ ሕገ መንግስት የጋብቻ ፈቃድ በ20 አመት ዕድሜ ለወንድም ሆነ ለሴት ይገኝ ነበር። ቱዊስኮን ደግሞ ግሪኮች ከቶ ሳያውቁት መጀመርያ የግሪክ አልፋቤት የተባለውን ጽሕፈት እንደ ፈጠረው ይላል። ሌሎች ሊቃውንት ይህ ቱዊስኮን መታወቂያና የአስከናዝ (ጋሜር) ማንነት አንድላይ እንደ ነበር ጻፉ። በራይን ወንዝ ላይ ዱይስቡርግ ብቻ ሳይሆን ዱይስዶርፍ (አሁን ቦን)፣ ዶይትዝ (አሁን ኮልን)፣ እና ዶስቡርግ በሆላንድ እንደ መሠረተ የሚል ልማድ አለ። ^ Intra annum vicesimum foeminae noticiam habuisse, in turpissimis haberi iussit rebus, quo sera iuuenum aetas, eoque inexhausta pubertas foret: nec Virgines festinarentur, sed eadem iuuentus, similis proceritas, pares, validique miscerentur, ut robora parentum liberi referrent."} {"id": "22355", "contents": "(ይህ ስለ ብሔር ወይም ሕዝብ የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) ደጋማው አካባቢ የኢትዮጵያ ብሔር ነው።"} {"id": "21923", "contents": "ይብላኝ ለወለደሽ ያገባሽስ ይፈታሻል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ይብላኝ ለወለደሽ ያገባሽስ ይፈታሻል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "19709", "contents": "ግንቦት ፲፰ ቀን፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪፻፶፰ኛው ዕለት ሲሆን፤ የፀደይ (በልግ)ወቅት ፶፫ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፻፰ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፻፯ ቀናት ይቀራሉ። ፲፯፻፲፫ ዓ/ም - ከወህኒ በወረዱ በሁለተኛው ቀን የአፄ አድያም ሰገድ ኢያሱ ልጅ አፄ በካፋ ጎንደር ላይ በጳጳሱ አባ ክርስቶዶሉ እና እጨጌ ተክለ ሃይማኖት ተቀብተው ነገሡ። ፲፱፻ ዓ/ም - ለብሪታኒያዊው ሥራ-ፈጣሪ ዊሊያም ኖክስ ዳርሲ የሚሠሩ መሐንዲሶች ‘ማስጂዲ ሱሌይማን’ በተባለ በአሁኗ ኢራን የሚገኝ ስፍራ ላይ በመካከለኛው ምሥራቅ የመጀመሪያውን ትልቅ የነዳጅ ክምችት አገኙ። ፲፱፻፶፪ ዓ/ም - የሶቪዬት ሕብረት የኢንዱስትሪ እና የቴክኒክ ምርቶች አውደ ርዕይ አዲስ አበባ ላይ በቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ተመርቆ ተከፈተ። ፲፱፻፷፭ ዓ/ም - የአፍሪቃ አንድነት ድርጅት አሥረኛው የመሪዎች ስብሰባ አዲስ አበባ ተከፈተ። ፲፱፻፸፰ ዓ/ም - የአውሮፓ ሰንደቅ ዓላማ በአውሮፓ ኅብረት አባላት ጸደቀ። መርስዔ ኀዘን ወልደ ቂርቆስ፣ ዕለታዊ የታሪክ ድርጊት - የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን የመጀመሪያው ፓትረያርክ (፲፱፻፶፩ ዓ/ም) (እንግሊዝኛ) P.R.O., FO 371/154836 Annual Report from Ethiopia for 1960 (እንግሊዝኛ) P.R.O., FCO 371/1660 ANNUAL REVIEW FOR ETHIOPIA FOR 1973 (እንግሊዝኛ) http://en.wikipedia.org/wiki/May_26"} {"id": "19733", "contents": "ሁለት መስመሮች ቀጤ ነክ ናቸው የሚባሉት እኩል የሆኑ ጎረቤት ማዕዘኖች መፍጠር ሲችሉ ነው። ስለሆነም መስመር AB ለመስመር CD ነጥብ A ላይ ቀጤ ነክ ነው። አንድ መስመርና አንድ ጠለለል፣ ወይንም ሁለት ጠለሎች ቀጤ ነክ ሊሆኑ ይችላሉ። አንድ መስመር ለሌላ መስመር ቀጤ ነክ ከሆነ በሁለቱ መስመሮች መቋረጥ የሚፈጠሩት ማዕዘኖች π/2 ራዲያን ወይንም 90° ናቸው። ይህ አረፍተነገር ሲዞር ሁለት መስመሮች መገናኛቸው ላይ 90 ዲግሪ ከፈጠሩ፣ ቀጤ-ነክ ናቸው ይባላሉ። ሁለት መስመሮች ቀጤ ነክ ከሆኑ በሂሳብ አጻጻፍ እንዲህ ይወከላሉ፦ AB ⊥ {\\displaystyle \\perp } CD ። ⊥ {\\displaystyle \\perp } የቀጤ ነክነት ምልክት ነው። ሁለት ቀጥተኛ መስመሮች L {\\displaystyle L} እና M {\\displaystyle M} በሚከተሉት እኩልዮሾች ቢሰጡን፡ L {\\displaystyle L}  : y = a x + b {\\displaystyle y=ax+b} M {\\displaystyle M}  : y = c x + d {\\displaystyle y=cx+d} a {\\displaystyle a} እና c {\\displaystyle c} የሁለቱ መስመሮች ኩርባ ይሰኛሉ። ሁለቱ መስመሮች L {\\displaystyle L} እና M {\\displaystyle M} ቀጤ ነክ የሚሆኑት፣ የኩርባቸው ብዜት ውጤት -1 (ማለት፡ a c = − 1 {\\displaystyle ac=-1} ) ከሆነና ከሆነ ብቻ ነው፡:"} {"id": "9743", "contents": "መጽሐፈ ሄኖክ ጥንት የተጻፈ የመጽሐፍ ቅዱስ ዲዩትሮካኖኒካል መጽሓፍ ነው። በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን እምነት ዘንድ ይህም በሰዎች ቃላት በግዕዝ በያሮድ ልጅ በሄኖክ ከማየ አይህ አስቀድሞ ተጽፎ ነበር። በመጽሓፉ ሄኖክ ከእግዚአብሔር ብዙ ራዕዮች ሲያይ ይናገራል። ደቂቀ ሴት (ትጉሃን) በአመጻቸው ጽናት ከቃየል ልጆች ጋራ አብረው እንዲዋሀዱ ከደብረ ቅዱስ በወረዱበት ጊዜ ሄኖክ እንደ ገሠጻቸው ይላል። የከለሱት ልጆቻቸውም በቁመት አብልጠው ረጃጅሞች እንደተባሉ እነዚህም አባቶቻቸውንና ምድሪቱን እንደ በደሉ ይላል። በሠሩት እጅግ ክፉ ሥራ ምክንያት የጥፋት ውኃ እንደሚደርሰባቸው ፈጽሞም እንደሚያሰምጣቸው የሚል የትንቢትም መጽሓፍ ነው። ይህም ትንቢት ኖህ በኖረበት ዘመን የተፈጸመ እንደነበረ የሚያምኑ ኣሉ። በተጨማሪም ሄኖክ ወደ ሰማያት ተወስዶ የሰማይ ቦታዎችን ያሳዩታል። ከዚህ በላይ ስለ እግዚአብሔር መንግሥት ብዙ ይነበያል፤ ያኔ ጻድቃን ሺ ልጆችን ይወልዳሉና በሰላም በደስታ እንደሚኖሩ የሚል ትንቢት ነው። በዚህ መሠረት የመሢህ፣ የሙታን ትንሣኤ እና የዕለተ ደይን ትንቢቶች መጀመርያ ከሄኖክ ወይም ከአዳም ዘመን ጀምሮ ተገለጹ። መጽሐፉ በሙላቱ የታወቀው በግዕዙ ትርጉም ብቻ ሲሆን፣ የተጻፈበት ቋንቋ፡ በተለይም በኢትዮጵያ መምህራን ዘንድ፡ ግዕዝ መሆኑ ይታመናል። ከዚህም ውጭ አንዳንድ ፍርስራሽ ብራና ቅጂዎች በሙት ባሕር ብራናዎች (በቁምራን ዋሾች) መካከል በአረማይስጥ ቋንቋ በ1950ዎቹ በመገኘታቸው፣ በምዕራባውያን ሊቃውንት ዘንድ መጀመርያ የተቀነባበረበት ልሳን ግዕዝ ሳይሆን አረማይስጥ ይሆናል የሚሉ አሉ። ከዚህም በላይ አንዳንድ የግሪክኛ ወይም የሮማይስጥ ምንባቦች በከፊል ተርፈዋል። ለምስጋና የሚተጉ የከበሩ የመላእክት ስማችው ይህ ነው። ከከበሩ ከመላእክት አንዱ ቅዱስ ዑርኤል በመብረቅ በነጐድጓድ የተሾመ ነው። በሰው ቁስል የተሾመ ከከበሩ ከመላእክት አንዱ ቅዱስ ሩፋኤል ነው። ዲያብሎስን የሚበቀለው አጋንንትንም የሚበቀላችው ከከበሩ ከመላእክት አንዱ ቅዱስ ራጉኤል ነው። ለሰው ባደረገው በጎነት ላይ ለሕዝቡ ታዛዥ ነውና ከከበሩ ከመላእክት አንዱ ሚካኤል ነው። አእምሯቸውን ባጡ ሰዎችም ላይ የተሾመ ከከበሩ ከመላእክት አንዱ ሠረቃኤል ነው። በባቦች ላይ በጎነትም ባሉ ጻድቃን ላይ በኪሩቤልም ላይ የተሾመ ከከበሩ ከመላእክት አንዱ ገብርኤል ነው። -- ሄኖክ 6፡1-7 የይሁዳ መልእክት፡ ፡1፡14-15 ከአዳም ጀምሮ ሰባተኛ የሆነ ሄኖክ። እነሆ፥ ጌታ በሁሉ ላይ እንዲፈርድ፥ በኃጢአተኝነትም ስላደረጉት ስለ ኃጢአተኛ ሥራቸው ሁሉ ዓመፀኞችም ኃጢአተኞች በእርሱ ላይ ስለ ተናገሩ ስለ ጭከና ነገር ሁሉ ኃጢአተኞችን ሁሉ እንዲወቅስ ከአእላፋት ቅዱሳኑ ጋር መጥቶአል ብሎ ለእነዚህ ደግሞ ትንቢት ተናገረ። መጽሐፈ ሄኖክ በግዕዝ መጽሐፈ ሄኖክ በግዕዝ (ሌላ ዕትም) መጽሐፈ ሄኖክ - ከጥንት አባቶቻችን ሲወርድ ሲዋረድ የተቀበልነው የአንድምታ ትርጓሜ - ኢ.ኦ.ተ.ቤ."} {"id": "31247", "contents": "'ባይታን ማክ ኒኔዳ የ አየርላንድ ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31253", "contents": "ብሬስ ሪ በአይርላንድ አፈ ታሪክ ከ700 እስከ 691 ዓክልበ. ግድም ድረስ የአየርላንድ ከፍተኛ ነጉሥ ነበር። የአይርላንድ ታሪኮች እንዳሉት የብሬስ ዘመን ለ9 ዓመታት ቆየ። የላውድ አቆጣጠሮች (1014 ዓም ተቀነባብሮ) እና የድሮ አቆጣጠር በመከተል፣ ይህ ከ700 እስከ 691 ዓክልበ. ድረስ ይሆናል። (በኋላ የታዩት ታሪኮች ግን ከዚያ በፊት ያደርጉታል።) (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31259", "contents": "ኑዋዳ ኔኽት በአይርላንድ አፈ ታሪክ ለ6 ወር ብቻ (21 እስከ 22 ዓም ድረስ) የአየርላንድ ከፍተኛ ነጉሥ ነበር። የአይርላንድ ታሪኮች እንዳሉት፣ ቀዳሚውን ኤቴርስኬል ከገደለ በኋላ፣ ለ'ሁለት ወራት' ወይም ፮ ወሮች ቆየ፣ ከዚያም የኤቴርስኬል ልጅ ኮናይረ ሞር ገደለውና በፈንታው ገዛ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31265", "contents": "'ኒያል ግሉንዱብ የ አየርላንድ ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31043", "contents": "[[File:|250px| right| thumb|2 ኤሪባ-አዳድ]] 2 ኤሪባ-አዳድ ከ እስከ ዓክልበ. የአሦር ንጉሥ ነበረ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "41051", "contents": "17 September በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) በዘመነ ማቴዎስ፣ በዘመነ ማርቆስና በዘመነ ሉቃስ መስከረም 7 ቀን ማለት ነው። በዘመነ ዮሐንስ ግን (ዘመነ ሉቃስ የሥግር ዓመት በመሆኑ) መስከረም 6 ቀን ላይ ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "38699", "contents": "ወረ ኢሉ በአማራ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "38705", "contents": "ደምበጫ (ወረዳ) በአማራ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "38711", "contents": "ደብረ ሲና (ወረዳ) በአማራ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "31655", "contents": "ፍራንኮሊ ወንዝ (እስፓንኛ፦ Francolí) በእስፓንያ ውስጥ የሚገኝ ወንዝ ነው።"} {"id": "31691", "contents": "ሚሎ (ፈረንሳይኛ፦ Millau) (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31697", "contents": "ሰንሊ (ፈረንሳይኛ፦ Senlis) (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "42515", "contents": "ሰይንት ኪትስና ኒቨስ (ደግሞ ሰይንት ክሪስቶፈርና ኒቨስ ሊባል ይችላል) የካሪቢያን ባህር ደሴት አገር ሲሆን ዋና ከተማው ባስቴር ነው። የዋናው ደሴት ስም «ሰይንት ኪትስ» ወይም «ሰይንት ክሪስቶፈር» ሲሆን ትርጉሙ «ቅዱስ ክሪስቶፎሮስ» ነው። የአነስተኛይቱ ደሴት ስም «ኒቨስ» ከእስፓንኛ «ኒዬቬስ» («በረዶ») መጣ። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "46397", "contents": "ባቬ (ፈረንሳይኛ፦ Bavay) (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "38771", "contents": "አሶሳ (ወረዳ) በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "38789", "contents": "ሀብሮ በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው። {{አቀማመጥ |align=center ሀብሮ በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "38795", "contents": "{{አቀማመጥ |align=center ሊሙ ሳቃ በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "46523", "contents": "ኑ ኦርሌንዝ (እንግሊዝኛ፦ New Orleans) የሉዊዚያና አሜሪካ ከተማ ነው። በ1710 ዓ.ም. በፈረንሳይ ሰዎች ተመሠረተ።"} {"id": "46547", "contents": "L / l በላቲን አልፋቤት አሥራ ሁለተኛው ፊደል ነው። የ«L» መነሻ ከቅድመ-ሴማዊ ጽሕፈት «ላሜድ» እንደ ሆነ ይታስባል። በዚህ ጽሕፈት ፊደሉ የቅዝምዝም ስዕል መስለ። ለዚህም ተመሳሳይ የግብጽ ሀይሮግሊፍ ነበር። ቅርጹ ከዚያ በፊንቄ (ከነዓን) ሰዎች ተለማ፣ ከዚህም በግሪክ አልፋቤት \"ላምብዳ\" (Λ λ) ደረሰ። በግዕዝ አቡጊዳ ደግሞ «ለ» («ላዊ») የሚለው ፊደል ከቅድመ-ሴማዊው «ላሜድ» ስለ መጣ፣ የላቲን 'L' ዘመድ ሊባል ይችላል። (ይህ ቋንቋ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ L የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ።"} {"id": "42929", "contents": "ናራም-ሲን (አካድ) ናራም-ሲን (አሦር) ናራም-ሲን (ኤሽኑና)"} {"id": "43145", "contents": "አርጉስ (Ἄργος) በግሪክ አፈ ታሪክ የአርጎስ ከተማ-አገር ፬ኛው ንጉሥና ሞክሼ ነበር። የአርጎስ ስም ከዚሁ ንጉሥ አርጉስ እንደ ተሰጠ በግሪኮች ይጻፍ ነበር። ካስቶር ዘሩድን የሚጠቅሱት ጸሃፊዎች ጄሮምና አውሳብዮስ እንደሚሉ፣ አርጉስ የአርጎስ ንጉሥ ሆኖ በአገሩ «አርገያ» ለ70 ዓመታት ነገሠ፣ የዚውስና የኒዮቤ ልጅ ይባላል። ኒዮቤም የፎሮኔዎስ ልጅ ነች። ከፎሮኔዎስና ከአርጉስ ዘመናት መካከል ግን የአፒስ ግዛት መሆኑን ይላሉ። ቢብሊዮጤኬ የሚባለው መጽሐፍ እንዲህ ይላል፦ «ኒዮቤ ግን ከዚውስ ልጁን አርጉስን ወለደች፣ ደግሞ አኩሲላዎስ እንደሚል፣ ልጁንም ፔላስጎስን ወለደች፣ የፔላስግያውያን ብሔር የተሰየሙለት ነው።» በዚህ መጽሀፍ የአርጉስ ሚስት ኤዋድኔ ተባለች፣ ይችም የስትሩሞንና የነያይራ ሴት ልጅ ነበረች። የአርጉስና ኤዋድኔ ልጆች እነዚህ ናቸው፦ ኤክባሶስ (ወይም «ያሶስ» በአንዳንድ ምንጭ) ፣ ፒራስ፣ ኤፒዳውሮስ እና ተከታዩ ክሪያሶስ ይባላሉ። ፓውሳኒዮስ እንደሚጽፍ፣ የአርጉስ ልጆች ፔይራሶስና ፎርባስ ነበሩ፤ ይህ ፎርባስ በካስቶር ዝርዝር ግን የክሪያሶስ ተከታይና ልጅ ነው። በሌላ ቦታ ቲሩንስ የሚባል ከተማ ስለ አርጉስ ሌላ ልጅ ቲሩንስ እንደ ተሰየመ ይላል። እስከ ፓውሳኒዩስ ዘመን ድረስ (2ኛው መቶ ዘመን ዓ/ም) የአርጉስ መቃበር በአርጎስ ከተማ እንደ ታየ ይለናል። ቅዱስ አውግጢኖስ የእግዜር ከተማ በተባለ መጽሐፍ እንዲህ ጻፈ፦ «በአርጉስ ዘመን፣ የፍራፍሬ ጥቅም በግሪክ አገር ጀመረ፤ እንዲህም የእህል ሰብል በታረሰ እርሻ ውስጥ - ዘሩን ከውጭ አገር አምጥተውት። አርጉስ ደግሞ ከመሞቱ በኋላ እንደ አምላክ ይቆጠር ጀመር፤ በቤተ መቅደስና በመስዋዕትም ተከበረ። ይህ ክብር ለእርሱ ሳይሰጥ፣ በዘመኑ ውስጥ በሬ ወደ ማረሻ መጀመርያ ለጣመደው ግለሰብ ተሰጥቶ ነበር፤ ይህም በመብራቅ የተመታው ሆሞጊውሮስ ነበረ።» በሌላ ትውፊት አርጉስ ፓኖፕቴስ (አርጉስ «ሁሉ-ዓይኖች») የሚባል ትልቅ ሰው አለ። ይህ ትልቅ ሰው የኤክባሶስ ልጅ ልጅ ይባላል። በአንዳንድ ምንጭ አርጉስ ፓኖፕቴስ ስለ አፒስ ግድያ ቂም ይበቅላል። የትውልድ ሓረጎቹ ቀደም-ተከተል ግን በየምንጩ በጣም ይለያያሉ። አንዳንዴም አርጉስ ፓኖፕቴስ በራሱ ላይ አንድ መቶ አይኖች ነበሩት ብለው ጻፉ።"} {"id": "43157", "contents": "ማከዶን (ግሪክኛ፦ Μακεδών) ወይም ማከድኖስ (ግሪክ፦ Μακεδνός) በጥንታዊ ግሪክ አፈ ታሪክ የመቄዶን አገር መሥራች። ይህ አገር ቀድሞ ኤማጥያ ይባል ነበር። ጸሐፊው ዲዮዶሮስ ሲኩሉስ እንደሚለን፣ ማከዶንና አኑቢስ የኦሲሪስ አፒስ ልጆች ነበሩ፤ ከኦሲሪስ ጋር ወደ አገሮች ሁሉ፣ በአፍሪቃ እስያና አውሮፓ ይጓዙ ነበር። አኑቢስ የውሻ ቆዳ እንደ ካባ ይለብስ ነበር፤ ማከዶንም የተኲላ ፍርምባ ለበሰ። በኋላ ኦሲሪስ ልጁን ማከዶን በመቄዶን አገር ላይ እንደ ንጉሥ ለቀቀው። በሌሎች ምንጮች ማከዶን ወይም ማከድኖስ ከዚውስና ጡያ (የዲውካልዮን ሤት ልጅ) ተወለደ። በልዩ ልዩ ተቃራኒ ምንጮች ደግሞ የማከዶን አባት አዮሉስ፣ ሉካዎን፣ ወይም አያኮስ ይባላል።"} {"id": "43325", "contents": "አሚታብ ባቻን (ሂንዲ ፡ अमिताभ बच्चन) ህንዳዊ ተዋናይ ናቸው። ሾሌ"} {"id": "43439", "contents": "በቆሎ (ኮርን) አጃ (ኦትስ) ሩዝ (ራፍ ራይስ) ስንዴ የካንሳስ ቀይ ስንዴ (ካንሳስ ሬድ ዊት)"} {"id": "43655", "contents": "ሞዴት የግዕዝ ቀለም ለመጀመሪያ ጊዜ ወደ ኮምፕዩተር የገባበት ቃላት ማተሚያ ነው። ስሙን ያገኘው ሞደርን ኢትዮጵያ (Modern Ethiopia) የሚሉትን ቃላት ወደ ሞዴት (ModEth) በማሳጠር ነው። በእጅ ጽሑፍና ማተሚያ ቤቶች ብቻ ይታተም የነበረው የግዕዝ ፊደል በማይክሮሶፍት ዲስክ ኦፐሬቲንግ ሥርዓት ለገበያ ዩናይትድ እስቴትስ ውስጥ ግዕዝን ኮምፕዩተራይዝ በኣደረጉት በዶ/ር ኣበራ ሞላ በ፲፱፻፹ ዓ.ም. ቀረበ። ይህ የኢትዮጵያ ኮምፕዩተሮችና ሶፍትዌር ኩባንያ ፕሮግራም ከዓማርኛው ቀለሞች ሌላ የትግርኛ፣ ትግረ፣ ኦሮሚፋ፣ ጉራግኛና የኣገው/ቢለን ቀለሞች ትንሽ ቆይቶ ትሩታይፕ ሆነው ተጨመሩ። ብዛቱ ወደ 480 የነበረው ኣንድ የግዕዝ ቀለም ስምንት የእንግሊዝኛ ፎንቶች ላይ ተበትኖ ከኣንድ የእንግሊዝኛ ፊደል ጋር ነበር የቀረበው። ሆህያቱ የተከተቡት የፈንክሽን መርገጫዎችና እያንዳንዱን የመርገጫ ቁልፎች በማጣመር በሁለት መርገጫዎች ነበር። ሁለት የፊደል ገበታዎችና የፊደል መለጠፊያዎች ነበሩት። ሞዴት የግዕዝና እንግሊዝኛ ቃላት ማቀነባበሪያና ማተሚያ ነበር። የኢትዮጵያ ኮምፕዩተሮችና ሶፍትዌር ለኣዲስ ኣበባ ዩኒቨርሲቲ በ፲፱፻፹፭ ዓ.ም. ሞዴትን በነፃ ኣበርክቶ ነበር። የሞዴት መሻሻል በ፲፱፻፹፮ ዓ.ም. ተቋርጦ ማይክሮሶፍት 3.1 ተወዳጅነት እንዳገኘ በኢትዮወርድ ተተካ። [1] ModEth Copyright, ሞዴት የኢትዮጵያ ቃላት ማተሚያ ኮፒ መብት [2] [3] [4] [5] [6] [7]"} {"id": "43757", "contents": "እስከ ኣሁን ድረስ ስለ ንጉስ ነጃሺ እውነተኛ ማንነት በመረጃ የታወቀ ነገር የለም። ይህንን ጽሁፍ አይታቹ ስለ ንጉስ ነጃሺ መጻፋቹ ስለማይቀር ስትጽፉ በመረጀ ይሁን ከመጀመርያ ጀምራቹ ፡ እንዴት እንደ ሰለመ ፡ ከመስለሙ በፊት የነበረው ሃይማኖት ምን እንደነበር ፡ ከመስለሙ በፊት ስሙ ማን እንደ ነበር በጠቅላል ስለ ንጉሱ ከመስለሙም በፊት ከመስለሙም በኋላ ያለው ታሪክ አብራርታቹ ጻፉ ታድያ ስትጽፉ በመረጃ ይሁን bibliography ወይም reference ም ይኑረው በመጨረሻ በስተግርጌ እንደ ትክክለኛው የጥናት መንገድ የጥናት ስርዓት።"} {"id": "32039", "contents": "ሶርያ በረጅሙ ታሪክ ላይ ኃያላት የሚታግሉበት የጦርነት ሜዳ አካባቢ ሆኖዋል። አሁንም ከ2003 ዓም ጀምሮ በብሔራዊ ጦርነት ተይዟል። በኅዳር 20 ቀን 2009 ዓም፣ የቱርክ ፕሬዚዳንት ረጀፕ ታይፕ እርዶዋን እንዲህ ብሏል፦ «ሥራዊታችን ወደ ሶርያ የገቡበት ምክንያት፣ የባሻር አል-አሣድን መንግሥት ለማስጨርስ ነው።» ስለዚህ፣ በዓለም አቀፍ ሕግ መሠረት፣ ከቱርክ መንግሥትና ከሶርያ መንግሥት መካከል አሁን በይፋ የጦርነት ሁኔታ አለ። በእስልምና ትንቢት በሃዲስ ዘንድ፣ በስሜን ሶርያ የቱርክ ሥራዊት አሁን የያዙት መሬት የዚህ አለም መጨረሻ ውጊያ ቦታ መሆኑ ይነበያል። አገራት ግን ከ2300 ዓክልበ. ጀምሮ እስካሁን ድረስ ሶርያን ለመግዛት ተወዳደሩና ተዋጉ። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "32411", "contents": "ትርጉም፦ ማንቆላጰላጠስ አስፈላጊነት አይደለም።"} {"id": "32417", "contents": "በሥነ ጥምረት አስራ ሁለቱ መንገዶች የሚባሉት ሁለት አላቂ የሆኑ ስብስቦች የሚዛመዱባቸውን ዓይነቶች ብዛት የሚሰላባቸው መንገዶችን ነው። በዚህ አጠቃላይ መንገድ ውስጥ የድርደራ፣ ስብሰባ፣ አይነት ስብሰብ እና ክፍፍል ቀመሮች ተጠቃለው ይገኛሉ። በሌላ አኳያ፣ አብዛኞቹ የሥነ ጥምረት ጥያቄዎች \"እንዴት የተወሰኑ ኳሶች በተወሰኑ ቁናዎች ውስጥ ሊቀመጡ ይችላሉ?\" የሚለውን ጥያቄ ከመመለስ ጋር ትይዩ ናችው። እኒህ የኳስ አከፋፈል ስርዓቶች በሒሳብ ተማሪው ሪቻርድ ስታንሌይ በ12 ተከፍለው በአሁኑ ወቅት አስራ ሁለቱ መንገዶች በመባል ይታወቃሉ። ከታች የሚታየው የቀመር ሰንጠረዝ እንዴት n ኳሶች በ x ቁናዎች ውስጥ ሊከፋፈሉ እንደሚችሉ ያሳየናል። እያንዳንዱ ቀመር የተለያዩ የኳሶቹን፣ የቁናዎቹን ተለየቶ መታወቅ (መሰየም) እና ተለይቶ አለመታወቅ፣ እንዲሁም በቁናዎቹ ውስጥ ስንት ኳስ መቀመጥ እንደሚችል፣ እያዳዱስ ኳስ ስንት ጊዜ መመረጥ እንደሚችል በሚሉት ቅድመ ሁኔታዎች ይወሰናል። ≤1 የሚለው ክፍል የሚወክለው በቁናዎቹ ውስጥ ከ1 በላይ ኳስ ማኖር የተከለከለ መሆኑን ነው (ቢበዛ ቢበዛ 1)። ≥1 የሚለው ክፍል የሚወክለው ማናቸውም ቁናዎች ባዶ መሆን እንደማይችሉ ነው(ቢያንስ ቢያንስ 1)። እንደልብ የሚለው ክፍል በአንጻሩ፣ ማናቸውም ቁጥር ኳሶች በቁናው ውስጥ ሊቀመጡ እንደሚችሉ ነው። ለትንተና እንዲረዳ እያንዳንዱን የአከፋፈል ዘዴ በሦሥት ምልክቶች እንለየዋለን። የተሰየመ ኳስ በ ተ ይወከላል፣ ያልተሰየመ ደግሞ በል ይወከላል። እንደልብ በ♥ ሲወከል፣ ≤1 ደግሞ በ - ፣ ≥1 በ + ይወከላል። የመጀመሪያው ኳስ ካሉት x ቁናወች በአንዱ መቀመጥ ይችላል። ሁለተኛው ኳስ እንዲሁ በx ቁናዎች ውስጥ መቀመጥ ይችላል።....."} {"id": "38945", "contents": "ጊምቢ (ወረዳ) በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው። {{አቀማመጥ |align=center ጊምቢ (ወረዳ) በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "38963", "contents": "ጢዮ (ወረዳ) በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው። {{አቀማመጥ |align=center ጢዮ (ወረዳ) በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "38969", "contents": "ፈንታሌ በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው። {{አቀማመጥ |align=center ፈንታሌ በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "47195", "contents": "እናታችን ቅድስት ክርስቶስ ሰምራ ከሷ በፊትም ሆነ በኋላ ካሉት ቅዱሳን ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስን ያልጠየቁትን ዐይነት ምልጃ የለመነች ቅድስት ናት ማለትም ሰይጣን ይቅር እንዲባል የጠየቀች ልዩ ቅድስት ናት። አንድ አምላክ በሚሆን በአብ በወልድ በመንፈስ ቅዱስ ስም አምነንና ፀንተን ንጉሠ ሰማይ ወምድር ኢየሱስ ክርስቶስ በአማላጅነቷ ይቅርታን የምታሰጥ ለመሆኗ ቃል ኪዳን የገባላትን የክርስቶስ ሠምራን ገድል እንጽፋለን። የእናታችን የክርስቶስ ሠምራ የትውልድ ሀገሯ ሸዋ ቡልጋ ስሙ ቅዱስ ጌየ የተባለ ቦታ ልዩ ስሙ ጥጥ ምድር አከባቢ ነው። የአባቷ ስም ደረሳኒ የእናቷ ስም ዕሌኒ ይባላል፡፡ እኒህም ቅዱሳን ሰዎች ደጋጎች እግዚአብሔርን የሚፈሩ በሃይማኖት የጸኑ በበጎም ምግባር የከበሩ ነበሩ፡፡ ይህችንም ከእግዚአብሔር የተመረጠችና የተመሰገነች ልጅ ከወለዱ በኋላ በክብርና በስርዓት አሳድገው የእግዚአብሔርን ሕግጋትና ትእዛዝ እያስጠኑ ብሉይ ከሐዲስ አስተማሯት፡፡ ዘመኑም ዓፄ ገብረ መስቀል ላሊበላ ከ1181 እስከ 1221ዓ.ም. የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት የነበሩ ሲሆን በዓለም ደረጃ ታዋቂ የሆኑቱን የአለት ውቅር የሆኑትን የላሊበላ አብያተ ቤተ ክርስቲያን ሕንጻወች በመገንባት ይታወቃሉ ። ላሊበላ በትክክለኛ አጻጻፍ ላይለ-በላይ ሲሆን ቃሉ በጥንቱ አገውኛ «ንቦች ሳይቀር ንጉስነቱን እውቅና ሰጡ» ማለት ነው። ከዚያም የመኳንንት የመሳፍንት ልጅ ናትና ለኢየሱስ ሞዓ ልጅ ሠምረ ጊዮርጊስ ለሚባል ሰው አጋቧት፤ እሷም ዐስር ወንዶች ሁለት ሴቶች ልጆች ወለደች እኒያንም ልጆቿን በክብር በስርዓት አሳድጋ አስተማረቻቸው፡፡ በዘመኑ ዐጼ ገብረ መስቀል የሚባል ደግ ንጉሥ ነበረና ደግነቷን ዐይቶ ዝናዋን ሰምቶ አትርሽኝ ብሎ ፪፻፸፪ አገልጋይ ላከላት እርሷም ይህማ ከንቱ ውዳሴ ሊሆንብኝ አይደለምን መጽሐፍ ቢሆን ይነበብበት ይጸለይበት ገንዘብ ቢሆን ይመጸወት ነበር ብላ ወደ እግዚአብሔር አመለከተች፡፡ በዚችም ሰዓት ፊቱ እንደ ጸሐይ እያበራ ቅዱስ ሚካኤል መጥቶ የተወደድሽ ክርስቶስ ሠምራ ሆይ እንዴት ነሽ?"} {"id": "47219", "contents": "ስቲቨን ምኑሽን ከ2009 ዓም ጀምሮ የአሜሪካ አገር ፋይናንስ ሚኒስቴር (ሰክረቴሪ ኦቭ ዘ ትረዠሪ) ናቸው። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "48215", "contents": "ሥነ ኑባሬ ማለት ስለ \"ህላዌ\" የሚያጠና የጥናት ዘርፍ ናቸው፤ በሥነ-ኑባሬ ሁለት ነጥቦች አሉ፤ አንዱ አካል ማለትም \"ማንነት\" ሲሆን ሁለተኛው ህላዌ ማለትም \"ምንነት\" ነው፤ አካል የህላዌ መገለጫ ሲሆን ህላዌ የአካል መሰረት ነው። ሌላው በሥነ-ኑባሬ ጥናት ውስጥ ሦስት አማራጮች አሉ፤ አንዱ \"ነው\" ሁለተኛው \"አይደለም\" ሦስተኛው \"የእርሱ ነው\" ናቸው፤ ለምሳሌ የፈጣሪ ንግግር ፈጣሪም አይደለም፣ ፍጡርም አይደለም፤ ግን የፈጣሪ ባህርይ ነው፤ ልክ የእኔ ንግግር እኔ ሳልሆን ከእኔም ውጪ ሳይሆን የእኔ ባህርይ ነው። ይሁንና በአንዳንድ ፈላስፋዎች ዘንድ የኑባሬ ትርጉም ከላይ ከተሰጠው የጠበበ ሆኖ ይገኛል። ኑባሬ ማለት የክስተቶች ተሸካሚ ሆኖ ነገር ግን ክስተቶችን አይጠቀልልም። ለምሳሌ አንድ ሎሚ፣ ቀለሙ፣ ድብሉቡልነቱ፣ ሽታው፣ ወዘተ... የሎሚው ክስተት ሲሆኑ፣ ነገር ግን እነዚህም ባሕርዮች ሁሉ ተሸክሞ የሚገኘው ፣ መኖሩ ወይንም ኑባሬው ይባላል። ስለዚህ ኑባሬው የሎሚው ዲበ አካላዊ ባሕርዮት ሆኖ ይገለጻል ማለት ነው።"} {"id": "48251", "contents": "ዋለስ እና ግሮሚት (በእንግሊዝኛ: Wallace and Gromit )"} {"id": "47375", "contents": "ሄንሪ ፎርድ (1855-1939 ዓም) የአሜሪካ ነጋዴና የፎርድ ሞቶር ድርጅት መስራች ሲሆኑ በመኪና ታሪክ አንጋፋ ሚና አጫውተዋል። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "47393", "contents": "ዮሐንስ ከፕለር (ጀርመንኛ፦ Johannes Kepler) 1564-1623 ዓም የጀርመን ሳይንቲስት ነበር። በተለይ በሥነ ፈለክ ሥራ ይታወቃል። ዮሐንስ ኬፕለር የጀርመን የሂሳብ እና የስነ ፈለክ ተመራማሪ ነበር ምድር እና ፕላኔቶች ፀሐይን ውስጥ ለመጓዝ እንደመጡ ተገነዘበ ኤሊፕስካል አመላካቾች. ፕላኔቶችን ሶስት መሠረታዊ ህግጋት ሰጥቷል እንቅስቃሴ. በኦፕቲክስ እና ጂኦሜትሪ ውስጥም አስፈላጊ ስራዎችን ሰርቷል."} {"id": "47411", "contents": "ሎርድ ባይረን (እንግሊዝኛ፦ Lord Byron) (1780-1816 ዓም) የእንግላንድ ባለቅኔ ነበር። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "47417", "contents": "ሄርናንዶ ኮርተስ (እስፓንኛ፦ Hernando Cortes) 1477-1540 የእስፓንያ ጦር አለቃ ሲሆን እሱ ሜክሲኮን ለእስፓንያ መንግሥት ወርሮ የያዘው ነበር። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "47423", "contents": "ኢዝሚር፣ ቀድሞ ሰምርኔስ የቱርክ ከተማ ነው።"} {"id": "47441", "contents": "ካምፓንያ (ጣልኛ፦ Campania) የጣልያን ክፍላገር ነው። ዋና ከተማው ናፖሊ ነው።"} {"id": "47447", "contents": "ኢብን ሲና (972-1029 ዓም) የፋርስ መምህርና ጸሓፊ ሲሆን 450 መጻሕፍት ስለ ሕክምና፣ ፍልስፍና፣ እና ብዙ ሌሎች ጥናቶች ጻፈ። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "48509", "contents": "ሒሳብ እጂግ በጣም ዉበት ያለው የጥናትና የምርምር መስክ ነው። ዉበቱን ከሚገልጡት ነገሮችም ጥቂቶቹ እዉነትን ለማረጋገጥ የሚያስችለው ስነአመክኖአዊ የማስረጃ አቀራረብ ባህሪውና የእዉነታወቹም መሰረቶች ምክንያታዊ መሆናቸው ነው። በሳይንስ የምርምር መስክ እውነት ከሁሉም የበለጠ ዉበት ያለው ነገር ነዉ፤ ለዚህም ሂሳብ ዋናዉን ሚና ይጫወታል።"} {"id": "47489", "contents": "ክሌዮፓትራ ፯ኛ ፊሎፓቶር (77-38 ዓክልበ.) ከ59 እስከ 38 ዓክልበ. ድረስ የግብጽ ዝነኛ ንግሥት ነበረች። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "47495", "contents": "ኖም ቾምስኪ (Noam Chomsky 1921 ዓም- ) የአሜሪካ አገር ፈላስፋ፣ ጸሓፊ እና የቋንቋ ጥናት ሊቅ ናቸው። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "47579", "contents": "(ለዩክራይን ከተማ፣ ኦዴሣን ይዩ።) ኦዲሣ በምሥራቅ የምትገኝ የሕንድ ክፍላገር ናት። በ2003 ዓም ስሙ በይፋ ከ«ኦሪሣ» ወደ «ኦዲሣ» ተቀየረ።"} {"id": "45623", "contents": "ራስ ጎበና ዳጨ በማዕከላዊት ኢትዮጵያ የሸዋ የባለአባት ቡድን ውስጥ በ19ኛው ክፍለ ዘመን አባል ነበሩ። በዚህ ጥንት ዘመን በፋል ክፍለ ሀገር በጀግንነት፣ ጥንካሬና የመሪነት ብዛት ዝናን ከመጎናፀፍ በፊት ጎበና የፋል ፈላጭ ቆራጭ ነበሩ። የንጉሠ ንጉስ አገዛዝ በዘመነ ቴዎድሮስ II ጊዜ በደቡብ በኩል ተቃውሞ ጀመሩ። በ1865 በመቅደላ ላይ በነበረው የቴዎድሮስ መጠነኛ ቅድመ ልምምድ ራስ ጎበና ከታዳጊው ሚኒሊክ ጋር አሰላፊ ነበሩ ሆኖም ጎበና ታዳጊው ሚኒሊክን እንዲያመልጥና ደህንነቷ ተጠብቆ ሸዋን እንዲቆጣጠር ረድቶታል። በመልሱም ሚኒሊክ በግዙፍ የመከላከያ ጦር መሪ አድርጎ ሾመው። ይህን ጊዜ ነበር ራስ ጎበና ስልጣኑ እና ዝናው በፍጥነት እየጨመረ የመጣው። በ1870 ጎበና ሚኒሊክ II ሌላ የአማረ ንጉስ የጎጃም ገዢ ተክለ ሀይማኖት የሆነውን ብሔራዊ ጦር ድል እንዲነሳ እረዳው ታላቅ ጉዳይ የነበረው ግን ሚኒሊክ II ከሸኖ አማራ አገር ገዢዎች ጋር ህብረትን እና ስምምነት እንዲፈጠር ማድረጉ ነበር። ራስ ጎበና የኢትዮጵያ ሹም ሆነ አስከትሎም የኦሮሞ መንፈሳዊ መሪ ከሆኑት አባ ሙዳ የጠበቀ ግንኙነት መሰረቱ፤ እንዲሁም ከተለያዩ የኦሮሞ ጎሳዎችም ድጋፍን አገኙ። የታሪክ ፀሀፊ የሆነው እንደ ዶናልድ ሰቨን ጎበና በደቡብ በኩል የተደረገው የማስፋፋት ስራ ማለትም ኦሮምኛ ተናጋሪውን ህዝብ ወደ ሚኒሊክ ሀሳብ የተዋሀደው በራስ ጎበና ነበር ይህ እንዲ እንዳለ በኢትዮጵያ ታዋቂ የሆኑት የኦሮሞ አስተዳደር ሹማምንት ወታደሮችም እረድተውት ነበር። በተጨማሪም የኦሮሞ ህዝብ ደቡብ ሲዳማን እና የጉራጌን ህዝብ ወታደር ድል ነስተዋል። በ1880 ህይወታቸው ሲያልፍ አካባቢ የሸዋ ወታደር ለራስ ጎበና መሪነት በሀሰን ኢንጃሞ የመሰለውን ጉራጌ ሰርጎ ገብን ድል አድርገዋል። በዚህ ብቻ አይበቃም ጥቅምት 14 በ1888 የጦር ተዛማች ከነበሩት ራስ ጎበና እና ዝሮዳ በከር ወለጋን የወረሩትን የሱዳን መሀዲስቶችን በጉቴ ዲሊኢ በተደረገው ውጊያ ድል ነስተዋል። ^ https://odaedaoboru.wordpress.com/2012/08/15/ras-gobena-dachi-the-notable-oromo-general-political-condemnation-and-family/"} {"id": "32849", "contents": "1 ኤሪክ በስዊድን አፈ ታሪክ የጎታውያን ንጉሥ ነበረ። በ1546 ዓ.ም. በኡፕሳላ ኤጲስ ቆጶስ በዮሓንስ ማግኑስ በታተመው የስዊድን ታሪክ መጽሐፍ እንደሚለው፣ 1 ሲጎ በስዊዶች ላይ እየነገሠ ኤሪክ በጎታውያን ነገድ ላይ ተመረጠ፤ ለ68 ዓመታት (2201-2133 ዓክልበ. ገደማ) እንደ ነገሠ ይባላል። ይህ ኤሪክ የ1 ጌጣር (ጎጉስ) ልጅ ወይም ልጅ-ልጅ ነበረ። ሕግጋትን አወጣ፤ ግዛቱንም በሩቅ አገራት አስፋፋ፤ ሰውም ገና ወደማይኖርበት ወደ «ቬታላ» (የአሁኑ ዴንማርክ) ሰፈረኞችን ሰደደ። ስለዚሁ ድርጊት ማግኑስ «የኤሪክ ዘፈን» የተባለውን ድርሰት በሮማይስጥ አሳተመ። በማግኑስ ዘንድ፣ ከኤሪክ ዘመን በኋላ ግን ጎታውያን ጣኦታትን ተከተሉ፤ ዴንማርክና ስዊዶችም ለ660 ዓመታት ያህል በፈራጆች ተገዙ።"} {"id": "33593", "contents": "ዓለማየሁ በቀለ በላይነህ ፣ ማትያስ ሰሎሞን በላይ እና ሱልጣን አሊ ሁሴን የተባሉ ሦስት ኢትዮጵያውያን፣ ከአዲስ አበባ ተነስቶ በናይሮቢ በኩል ወደ ቦምቤይ በረራ ላይ የነበረውን የኢትዮጵያ አየር መንገድ በረራ ቁ. ፱፻፷፩ በአየር ላይ ኅዳር ፲፬ ቀን 1989 ዓ.ም ጠለፉ። በጠላፊዎቹም ትእዛዝ ወደ አውስትራሊያ ሲያመራ ነዳጅ በመጨረሱ ምክንያት በረራው በሕንድ ውቅያኖስ ላይ ወደምትገኘው የቆሞሮስ ደሴት ተጠግቶ ከደሴቷ ግማሽ ኪሎሜትር ውቅያኖሱ ላይ ሊያርፍ ሲሞክር የአየር ተሽከርካሪው ተሰባብሮ ፈነዳ። ከመንገደኖቹም ውስጥ፣ ጠላፊዎቹን ጨምሮ መቶ ሃያ ሦሥት ሰዎች ሕይወታቸውን አጡ። ከሞቱት መንገደኞች አንዱ፣ ኬንያዊው የፎቶ-ጋዜጠኛ ሞሐመድ አሚን ነበር። ^ http://www.airdisaster.com/special/ethiopian961.shtml"} {"id": "47849", "contents": "የሱቁጥራ ሩማን (Punica protopunica) በሱቁጥራ (የየመን ደሴት) ላይ ብቻ የተገኘ የሩማን ዘመድ ዝርያ ነው። በአሁኑ ጊዜ ወደ ሃዋኢ ደሴት ክፍላገር አሜሪካ ደግሞ ተጨምሯል። ይህ ሩማን ዛፍ በሱቁጥራ ብዙ አይበላም፤ ፍሬው ለፍየል መኖ እንጂ ለሰዎች አይስማማም። ለቁስል፣ ለሆድ ቁርጠት፣ ለኮሶ መድኃኒት በዱቄት ተደቀቀ። እንዲሁም፣ ቅቤ ለመሥራት ወተቱን በመርጋት ይጠቀማል። እንጨቱም ለትንሽ ስራዎች ወይም ለማገዶ መልካም ነው።"} {"id": "47879", "contents": "ጆርጅ በርነርድ ሾ (እንግሊዝኛ፦ George Bernard Shaw 1848-1943 ዓም) የአየርላንድና የዩናይትድ ኪንግደም ቴያትር ደራሲና ጸሐፊ ነበረ። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "47891", "contents": "አንቶኒ ጋውዲ (ካታላንኛ፦ Antoni Gaudi 1844-1918 ዓም) የእስፓንያ ስነ ህንጻ ምሁር ነበሩ። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "3542", "contents": "ይርጋ አለም በኢትዮጵያ የደቡብ ብሔር ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል ከተማ ሲሆን በሲዳማ ዞንና በዳሌ ወረዳ ይገኛል። በ1998 ማዕከላዊ የስታትስቲክስ ባለስልጣን እንደተመነው የ43,815 ሰው መኖሪያ ሲሆን ከነሱም 21,840 ወንዶችና 21,975 ሴቶች ይገኙበታል። በሌላ ገለልተኛ ትምና ደግሞ የ36,268 ሰው መኖሪያ ተደርጎ ተገምቷል። የከተማው አቀማመጥ በ6°45′ ሰሜን ኬክሮስ እና 38°25′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ነው። ^ ማዕከላዊ የስታትስቲክስ ባለስልጣን, population.pdf ^ Butler, Rhett A., 2005 population estimates for cities in Ethiopia"} {"id": "3554", "contents": "ምዕተ አመታት: 19ኛ ምዕተ አመት - 20ኛ ምዕተ አመት - 21ኛ ምዕተ አመት አሥርታት: 1900ዎቹ፤ 1910ሮቹ፤ 1920ዎቹ፤ 1930ዎቹ፤ 1940ዎቹ፤ 1950ዎቹ፤ 1960ዎቹ፤ 1970ዎቹ፤ 1980ዎቹ፤ 1990ዎቹ፤ 2000ዎቹ ዘመናት: 1960 1961 1962 1963 1964 1965 1966 1967 1968 1969"} {"id": "3560", "contents": "ማዖሪ ቋንቋ (Māori ወይም Te Reo Māori /ቴ ሬዖ ማዖሪ/፣ በአጭሩ Te Reo «ቋንቋው») ከኒው ዚላንድ መደበኛ ቋንቋዎች አንዱ ነው። የምሥራቅ ፖሊኔዚያ ደሴቶች ቋንቋ ቤተሠብ አባል ሲሆን የታሂቲ እና የሃዋይኢ እንዲሁም የሳሞዓ እና የቶንጋ ቋንቋዎች ዘመድ ነው። የተናጋሪዎቹ ቁጥር 100,000 የሚያሕል ነው። ኒው ዚላንድ አሁን ሦስት መደበኛ ቋንቋዎች ያሉት ማዖሪ፣ እንግሊዝኛና የኒው ዚላንድ እጅ ቋንቋ ናቸው። ስለዚህ አብዛኛው የመንግሥት ዘርፎች ሁለት ስሞች አላቸው፤ ለምሳሌ የውስጥ ጉዳይ ሚኒስቴር Department of Internal Affairs (/ዴፓርትሜንት ኦቭ ኢንተርናል አፈይርዝ/) በእንግሊዝኛ፣ ደግሞም Te Tari Taiwhenua (/ቴ ታሪ ታይፌኑዋ/) በማዖሪ ተብሎ ይታወቃል። ከመጋቢት 1996 ዓ.ም. ጀምሮ የማዖሪ ቴሌቪዥን አገልግሎት በመንግስት እርዳታ ኖሯል። ማዖሪ ወደ ኒውዚላንድ ያመጡት ፖሊኔዝያውያን ሰዎች ከሌሎች ደሴቶች የደረሱ ምናልባት በታንኳ ነበር። ከ1860ዎቹ በኋላ ግን እንግሊዞች በኒው ዚላንድ በሠፈሩበት ጊዜ እንግሊዝኛ አመጡና ትምርት ቤቶች ሲከፈቱ ከ1880ዎቹ የማዖሪ ጥቅም በትምህርት ቤት ውስጥ ተከለከለ። በዚህ ብዙዎች የማዖሪ ሕዝብ እንግሊዝኛ በግዴታ ተማሩ። ነገር ግን እቤት ውስጥ፥ በአምልኮት፥ በፖለቲካ ስብሰባ ወዘተ."} {"id": "3590", "contents": "አንዶራ ላ ቬላ የአንዶራ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 230,000 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 42°30′ ሰሜን ኬክሮስ እና 01°30′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል።"} {"id": "3596", "contents": "ቪየና (ጀርመንኛ፦ Wien /ቪን/) የኦስትሪያ ዋና ከተማ ነው። በሮሜ መንግሥት ግዛት ዘመን ከ23 ዓክልበ. ጀምሮ የቦታው ስም ዊንዶቦና ተባለ። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 2,268,656 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 1,678,435 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 48°13′ ሰሜን ኬክሮስ እና 16°22′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል። ቪየና - Wien"} {"id": "3632", "contents": "ኦታዋ (እንግሊዝኛ፦Ottawa) የካናዳ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 812,129 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 45°25′ ሰሜን ኬክሮስ እና 75°43′ ምዕራብ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል። የተመሠረተው በ1818 ዓ.ም. ሲሆን በ1847 ዓ.ም. ስሙ ከባይታውን ወደ ኦታዋ ተቀየረ። በ1850 ዓ.ም. ዋና ከተማ ሆነ።"} {"id": "3638", "contents": "ቦጎታ (በረጅሙ ሳንታፌ ደ ቦጎታ) የኮሎምቢያ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 7 594,000 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 7,185,889 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 04°38′ ሰሜን ኬክሮስ እና 74°05′ ምዕራብ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል። ቀድሞ የሙኢስካ ወገን ማእከል ባካታ ተብሎ ሲሆን የእስፓንያውያን ከተማ በ1530 ዓ.ም. ተመሠረተ።"} {"id": "34115", "contents": "ታኅሣሥ ፲፫ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻፫ኛው እና የመፀው ወቅት ፸፰ተኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፪፻፷፫ ቀናት በ ዘመነ ዮሐንስ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፪፻፷፪ ቀናት ይቀራሉ። ፲፱፻፳፪ ዓ/ም - የጃንሆይ አጎት ደጃች ወልደ ሥላሴ ለመንግሥት ሥራ ደሴ ደርሰው ሲመለሱ አደጋ ተፈጥሮ ቀበቶ ሳያስሩ ቆመው ሲፎክሩ አይሮፕላኑ ሲያርፍ ራሳቸውን በኃይል ስለመታቸው ከተሳፋሪዎቹ መካከል እሳቸው ብቻ በአደጋው ሞቱ። ስለኾነም በአይሮፕላን አደጋ በመሞት የመጀመሪያው ኢትዮጵያዊ እኒሁ የራስ መኮንን ወንድም ደጃች ወልደ ሥላሴ መሆናቸው ነው። ፲፱፻፷፯ ዓ/ም - በሁለት የአስመራ ቡና ቤቶች ላይ በተወረወሩ ተወርዋሪ ፈንጂዎች በተከሰተው አደጋ ሰባት ሰዎች ሕይወታቸው ሲያልፍ፤ በተያያዘ የኤርትራ ነፃነት ግንባር አሰብ ወደብ አካባቢ የሰነዘረው ጥቃት ሦስት የጭነት መኪናዎችን አውድሟል። ፲፱፻፺፭ ዓ/ም - በ፲፱፻፳፪ ዓ/ም የተደነገገውን ‘የኢትዮጵያ ዜግነት’ ሕግ በመሻር የሚተካው፤ ስለኢትዮጵያ ዜግነት የወጣው አዋጅ ቁጥር ፫፻፸፰/፲፱፻፺፮ ከዚህ ዕለት ጀምሮ ሕግ ሆኖ እንደሚጸና በፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ታወጀ። ፲፱፻፺፮ ዓ/ም ባም በምትባለው የደቡባዊ ፋርስ ከተማ አካባቢ የተከሰተው የመሬት እንቅጥቅጥ ያስከተለው ጉዳት የ፳፮ሺ ፪መቶ ፸፩ ሰዎችን ሕይወት ሲያጠፋ ወደ ፴ሺ የሚጠጉ ሰዎች ደግሞ የአካል ጉዳት ደርሶባቸዋል። (እንግሊዝኛ) FLIGHT and AIRCRAFT ENGINEER - DECEMBER 27, 1929 {{en]] P.R.O., FCO 371/1829 - ANNUAL REVIEW FOR ETHIOPIA FOR 1974"} {"id": "45971", "contents": "ይሄ መጣጥፍ ስለ አሜሪካዊ ካርቱን ነው። ለአትክልቱ፣ ኦቾሎኒ ይዩ። [[1]] ፒነትስ (በእንግሊዝኛ: Peanuts፣ \"ኦቾሎኒዎች\") የአሜሪካ ኮሚክስ እና ካርቱን ነው። በ2015 እ.ኤ.አ ፊልም ነበር።"} {"id": "46079", "contents": "አይስ ኧይጅ: ዳውን ኦፍ ዘ ዳይኖሳርዝ (በእንግሊዝኛ: Ice Age: Dawn of the Dinosaurs) ከ2009 እ.ኤ.አ. የሆነ የአሜሪካ አኒሜሽን ፊልም ነው።"} {"id": "46193", "contents": "ማርሻል ብሩስ ማዘርስ (የተወለደው ኦክቶበር 17 እ.ኤ.አ 1972) ወይም በመድረክ ስሙ ኤምኔም ወይም ስሊም ሼዲ ታዋቂ የአሜሪካ ራፐር ፣ ሙዚቃ ደራሲ ፣ ሙዚቃ አቀናባሪ እና ተዋናይ ነው። ብቻውን ከሚሠራው ሥራ በተጨማሪ ፣ ዲ12 የተባለ የሙዚቃ ቡድን አባል ነው። በዓለማችን በሙዚቃ ሽያጭ ምርጥ ከሆኑ አርቲስቶች ውስጥም አንዱ ነው። በርካታ መጽሔቶችም የምን ጊዜም ታላቁ አርቲስት በማለት ይገልጹታል። ሮሊንግ ስቶን የተባለው መጽሔት ካወጣው 100 የምን ጊዜም ምርጥ አርቲስቶች መካከል በ83ኛ ደረጃ ላይም ተቀምጧል። ይህም መጽሔት የሂፕ-ሆፕ ንጉሥ በማለት ሰይሞታል። ኤምኔም ፣ ከዲ12 እና ከባድ ሚትስ ኢቭል ጋር የሠራቸውን የሙዚቃ ሥራዎችን ጨምሮ በቢልቦርድ 200 ላይ ዐሥር የሙዚቃ አልበሞቹ የአንደኝነት ደረጃን ለማግኘት በቅተዋል። ኤምኔም በዓለም አቀፍ ደረጃ ሠማንያ ሚሊየን የሙዚቃ አልበሞችና መቶ ሃያ ሚሊየን ነጠላ ዜማዎችን ሸጧል። እስከ እ.ኤ.አ ጁን 2014 ባለው መረጃ መሠረት ፣ በሙዚቃ ሽያጭ ኤምኔም የኒልሰን ሳውንድስካን ኤራ ሁለተኛ ምርጥ አርቲስት ነው። 45.16 ሚሊዮን የሙዚቃ አልበሞችንም በመሸጥ ከአሜሪካ ስድስተኛው ምርጥ አርቲስት ነው። ኤምኔም ፣ ኢንፊኒት (Infinite) የተባለውን የመጀመሪያውን የሙዚቃ አልበም እ.ኤ.አ በ1996 ለቀቀ። ከዚያም በኋላ እ.ኤ.አ በ1999 ዘ ስሊም ሼዲ ኤል ፒ የተሠኘውን የሙዚቃ አልበም በመልቀቅ ስመ ጥሩነትን አገኘ። ዘ ስሊም ሼዲ ኤል ፒ ለኤምኔም ታላቅ ስኬት ነበር። ይህም አልበም በምርጥ የራፕ የሙዚቃ አልበም ዘርፍ የመጀመሪያውን የግራሚ ሽልማት እንዲያገኝ አስችሎታል። ዘ ማርሻል ማዘርስ ኤል ፒ (እ.ኤ.አ 2000) እና ዘ ኤምኔም ሾው (እ.ኤ.አ 2002) የተሠኙት አልበሞቹ በዓለም አቀፍ ደረጃ ስኬታማነትን አግኝተዋል። ሁለቱም አልበሞች በሽያጭ ረገድ የዩ ኤስ ዳይመንድ የምስክር ወረቀት ለማግኘት ችለዋል። በተጨማሪም እነዚህ አልበሞች ምርጥ የራፕ ሙዚቃ አልበሞች በተባለው ዘርፍ የግራሚ ሽልማትን አሸንፈዋል። ይህ ደግሞ የዚህን ዘርፍ የግራሚ ሽልማት ሦስት ጊዜ በተከታታይ በማሸነፍ ኤምኔምን የመጀመሪያው አርቲስት አድርጎታል። ከዚህም በመቀጠል አንኮር (Encore) (እ.ኤ.አ 2004)"} {"id": "40829", "contents": "ፕሪዬኔ (ግሪክኛ፦ Πριήνη) በጥንታዊ ኢዮንያ የነበረ ከተማ ሲሆን አሁን በቱርክ አገር ያለው ፍርስራሽ ነው። ብዙ ቅርሶች ተገኝተውበታል። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "40835", "contents": "27 August በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም ነሐሴ 21 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "40871", "contents": "3 September በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም ነሐሴ 28 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "49409", "contents": "ናቡከደነጾር በባቢሎን ታሪክ አራት የባቢሎኒያ ነገሥታት (ወይም ይግባኝ ባዮች) ስም ነው። በባቢሎንኛ (አካድኛ)፣ ስያሜው ናቡ-ኩዱሪ-ኡጹር ሲሆን ይህ ማለት «ናቡ (አረመኔ ጣኦት) ድንበሬን ይጠብቅ» ነበር። በዕብራይስጥ በስድብ አጠራር «ንቡከደኔእጸር» በአማርኛም «ናቡከደነጾር» ሆነ። 1 ናቡከደነጾር - የባቢሎኒያ ንጉሥ 1135-1113 ዓክልበ. 2 ናቡከደነጾር - የባቢሎኒያ ንጉሥ 613-570 ዓክልበ. (በመጽሐፍ ቅዱስ የተጠቀሰው) ከባቢሎኒያ መንግሥት ውድቀትም በኋላ፦ 3 ናቡከደነጾር - በፋርስ ንጉሥ 1 ዳርዮስ ላይ በ530 ዓክልበ. በአመጽ ተነሣ። 4 ናቡከደነጾር - በፋርስ ንጉሥ 1 ዳርዮስ ላይ በ529 ዓክልበ. በአመጽ ተነሣ።"} {"id": "40895", "contents": "8 September በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም ጳጉሜ 3 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "40907", "contents": "12 September በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) በዘመነ ማቴዎስ፣ በዘመነ ማርቆስና በዘመነ ሉቃስ መስከረም 2 ቀን ማለት ነው። በዘመነ ዮሐንስ ግን (ዘመነ ሉቃስ የሥግር ዓመት በመሆኑ) መስከረም 1 ቀን ላይ ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "40937", "contents": "ሆርካም (ወይም ሃር፣ ታርኪም) በጥንታዊ የኢትዮጵያ ነገሥታት ዝርዝር ዘንድ ከንግሥት ነሕሴት ናይስ ቀጥሎና ከንጉሥ 1 ሳባ አስቀድሞ ለ29 ዓመታት የኩሽ (ኢትዮጵያ) ንጉሥ ነበረ። የነገሠበት ዘመን በየምንጩ የሚለያይ ነው፤ ለምሳሌ በተክለጻድቅ መኩሪያ ዝርዝር ከ2404 እስከ 2375 ዓክልበ. ነበረ። በሌላ ቁጠራ ከ2123 እስከ 2094 ዓክልበ. ነገሠ። አለቃ ታዬ እንደ ጻፈው ንጉሥ ሃር ሲለው በ15ኛ ዓመቱ በከነዓን አገር ላይ ረሃብ ስለ ጸና ከከነዓን ልጆች የአራዴዎን (አርዋዲ) ልጅ አይነር (ወይም አናየር) እና ሚስቱ ኤንቴላ ከከነዓን ወደ ኩሽ ገቡ። የቅማንት ብሔር ከነርሱ እንደ ተወለዱ ይተረካል። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "40943", "contents": "12 January በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) በዘመነ ማቴዎስ፣ በዘመነ ማርቆስና በዘመነ ሉቃስ ጥር 4 ቀን ማለት ነው። በዘመነ ዮሐንስ ግን (ዘመነ ሉቃስ የሥግር ዓመት በመሆኑ) ጥር 3 ቀን ላይ ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "35657", "contents": "እስከዳር መላኩ በይፋዊው ታሪክ ዘንድ የዓለም ንግድ ማዕከል በኒው ዮርክ በፈረሰበት ጊዜ በሕንጻው የሠራችና በአደጋው የሞተች ሴት ሠራተኛ ነበረች። በአማርኛ የወጣ ዜና ማሠራጫ ደግሞ ይህንን ዝርዝር አሳትሟል። «እስከዳር መላኩ የተወለደችው በ1961 በአዲስ አበባ ከተማ ሲሆን አባቷ ዶክተር መላኩ አስፋው በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ በሌክቸረርነት ሲያገለግሉ ወላጅ እናቷ ወ/ሮ ሮማን ደምሴ ደግሞ በዋሽንግተን የኢትዮጵያ ኤምባሲ በመስራት ላይ መሆኗቸው ታውቋል።» -- በአሜሪካው አደጋ የሞቱት 3 ሲሆኑ ሁለት ኢትዮጵያውያን አረብ ናችሁ ተብለው በጩቤ ተወጉ ኢትዮዜና አሁን ግን በዚያው ቀን ስለ ዐረፉት 3 ሺህ ያሕል ሰዎች መታወቂያዎች ሌሎች ጥያቄዎች ገብተዋል። አንድ ድረገጽ «ሴፕቴምበር ክሉዝ» እንደሚገልጸውልን የሁላቸው ፎቶዎች እና ስሞች በኮምፒውተር ሶፍትዌር የተሠሩ ናቸው። እንዲያውም በመላው በዚያው ቀን የታየው ዜና በሶፍትዌር እንደ ተሠራ አስረድቷል። ይህ ለጦርነት ጠንቅ እንዲሆን ብቻ ነው በማሰብ ነው። በአውሮፕላኖቹ ላይ ከጠፉት ሰዎች ስሞች መካከል ሌላ ኢትዮጵያዊ ዶ/ር የኔነህ በትሩ ተብሏል። እንኳን በኢትዮጵያ ውስጥ አንድ የሆስፒታል ክፍል እሱን በማክበር እንደ ተሰየመ እንነገራለን። ነገር ግን የትኛው ሆስፒታል መሆኑ አልተገለጸም። የኢትዮጵያም ኤምባሲ እስካሁን ድረስ መታወቂያዎቻቸውን ለማረጋገጥ አልተቻለውም። ^ ኢትዮዜና ^ ውሸቱ ተገልጿል ^ እዚህም ^ ዜና በእንግሊዝኛ ^ ኢትዮዜና"} {"id": "49529", "contents": "ሰነፈሪብሬ 4 ሰኑስረት በላይኛ ግብጽ በ2ኛው ጨለማ ዘመን (16ኛው ሥርወ መንግሥት) ምናልባት 1592 ዓክልበ. አካባቢ የገዛ ፈርዖን ነበረ። ስሙ የሚታወቅ ከአንድ ትልቅ ሐውልት፣ በ1ኛው ዓመት ከተቀረጸ ጽላትና ከአንዳንድ ጥቃቅን ቅርሶች ነው። ከዚህ በላይ በካርናክ ዝርዝር ላይ «ሰነፈር<...>ሬ» የተባለ ፈርዖን ይገኛል። በቶሪኖ ቀኖና ዝርዝር ላይ ከሰኸምሬ ሸድዋሰት ቀጥሎ አምስት የፈርዖን ስሞች ጠፍተዋል። በአቶ ኪም ራይሆልት አስተሳሰብ ሰነፈሪብሬ በነዚህ አምስት መካከል ነበሩ።"} {"id": "49577", "contents": "አምባገነን በሥልጣናዊነት ሥርዓት ስር የሚመደብ የአገዛዝ ዓይነት ሲሆን፤ አንድ ግለሰብ ያለመንም የህግ ገደብ የፈለገውን የሚያስፈጽምበት፣ እና የፈለገውን ቢፈጽም ህግ እማይጠይቀው ፍጽም ሥልጣን ሲይዝ ማለት ነው። አምባገነኖች ወደ ሥልጣን አመጣጣቸው በህዝብ ተመርጠው፣ ሥልጣን በመንጠቅ፣ ወይንም በውጭ ሃይሎች ተፅዕኖ ሊሆን ይችላል። እንዲሁ፣ አምባገነኖች የግዴታ ዕኩይና ጨካኝ ላይሆኑ ይችላሉ። ይሁን እንጂ፣ ዕኩይ ተግባራትን ቢፈፅሙ የሚጠየቁበት መንገድ ስለሌለ፣ ከሞላ ጎደል የራስ ወዳድነት እና የኃይል ፍላጎታቸው በታሪክ ጭብጥ ውስጥ የጎላ ነው። በአሁኑ ዘመን፣ የአምባገነን ሥርዓት የኃይል ሚዛኑን ከተገዥዎች ለገዥ ስለሚያዳላ፣ ተቀባይነቱ እጅግ አንስተኛ ነው።"} {"id": "35795", "contents": "ጎንደር ዓፄ ቴዎድሮስ ጥያራ ጣቢያ ከታሪካዊቷ የጎንደር ከተማ በስተደቡብ አሥራ ስምንት ኪሎሜትር ርቀት፣ ከባሕር ወለል ፩ሺ ፱መቶ ፺፬ ሜትር ከፍታ ላይ የሚገኝ አየር ጣቢያ ነው። ይህ ጥያራ ጣቢያ ለአገር ውስጥ በረራ ብቻ በማገልገል ላይ ሲሆን ማኮብኮቢያው አስፋልት የለበሰ ባለ ፪ሺ ፯መቶ ፹ ሜትር ርዝመት በ ፵፭ ሜትር ስፋት ያለው ነው። የኢትዮጵያ አየር መንገድ በቦይንግ ፯መቶ፴፯ እና ቦምባርዲዬ ጥያሮች በየዕለቱ ከዚህና ወደዚህ ጣቢያ ይበርራል። ጎንደር ዓፄ ቴዎድሮስ ጥያራ ጣቢያ ታሪካዊቷን የጎንደር ከተማ እና በአካባቢው የሚገኙትን የጎብኚ ተስህቦዎችን፣ እንዲሁም ጣና ሐይቅ፤ የሰሜን ተራራን እና የመሳሰሉትን ለመጎብኘት አማካይ የሆነ ጣቢያ ነው። (እንግሊዝኛ) http://www.ethiopianairports.com/GonderAirport.aspx"} {"id": "35915", "contents": "የጃቫ ቨርቹአል ማሽን የጃቫን ባይት ኮድ ለመተግበር የሚረዳውን ከባቢ የሚፈጥር የቨርቹአል ማሽን አይነት ነው። ይህንንም ከሰው ውጪ የሚሰራ የፕሮግራም ችግሮችን ማጥለያ (ሶርስ ኮዱ ምንም ይሁን ምን) በተግባር ላይ በማዋል ይፈጽማል። ይህው አንድ ጊዜ ብቻ ፕሮግራምን በመጻፍ በተለያዩ ፕላትፎርሞች ላይ (ዊንዶውስ ሊነክስ ውዘተ) እንድንጠቀመው ማስቻሉ የዋናው የጃቫ ፕላትፎርም ኮድን የማሮጫው ዋና አካል ያደርገዋል። በአሁኑ ጊዜ እንደ ሰን ማይክሮሲስተምስ ገለጻ ከሆነ በአለማችን ላይ ከ 5.5 ቢሊዮን በላይ የቨርቹአል ማሽንን የሚጠቀሙ ቁሶች ይገኛሉ።"} {"id": "35981", "contents": "ወልቂጤ በደቡብ ኢትዮጵያ የምትገኝ የንግድ ከተማ ሰትሆን የጉራጌ ዞን ዋና ከተማም ነች። ከተማዋም በአበሽጌ ወረዳ የምትገኝ ሲሆን የከተማዉ አቀማመጥ በ8°17′ ሰሜን ኬክሮስ እና 37°47′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ይገኛል። በኦሮሚያ ክል በሰሜን በኩል ሲዋሰን፣ የደቡብ ክልል መጀመሪያም ነው። ብዙ ብሔረሰቦች በዉስጡ ሲኖሩ፣ በሃይማኖትም እጅግ የተለያዩ ሰዎች አሉበት። በ1998 ማዕከላዊ የስታትስቲክስ ባለስልጣን እንደተመነው ከሆነ የ 27,775 ሰው መኖሪያ ሲሆን ከነሱም 13,691 ወንዶችና 14,084 ሴቶች ይገኙበታል።ወልቂጤ ከአዲስ አበባ በደቡብ ምእራብ በኩልና ከጂማ በደቡብ በኩል ትገኛለች። በሌላ ገለልተኛ ትምና ደግሞ የ41,652 ሰው መኖሪያ ተደርጎ ተገምቷል። ታሪክ ከመቶ ሀምሳ በላይ አመቶች ቀድሞ በደብረጽዮን ቅድስት ድንግል ማሪያም ቤተክርስትያን እና ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስትያን መተከል የተነሳ፣ ከተማው እየሰፋ ሄደ። የፊትአውራሪ ዲነግዴ ጉልት ሆኖም የነበረ ነው። በጉራጌ ዞን ዉስጥ ከቡታጅራ ከተማ ጋር ብቸኛው የከተማ አስተዳደር ሆኖ እስከቅርቡ የቆየ ነበር። ዋናዋና ገጽታዎች ወልቂጤ በሃይማኖት መመዘኛ፣ የኦርቶዶክስ ክርስትያን፣ እስልምና፣ ፕሮቴስታንት፣ አምልኮ ማእከሎች አሏት። ብዙ ምግብቤቶች፣ ሲኖሩ ከብዙ ከተማዎች የተሻለ መስተንግዶ እንዳለ ብዙዎች ይናገራሉ። የአየርላንድ መንግስት ድጋፍ ደግሞ፣ የዞን መቀመጫ እና የህዝብ ቤተመጽሐፍት በዘጠናዎቹ መጨረሻ ገንብቶ የነበረ ቢሆንም፣ መጽሐፍቤቱን የከተማው ሁለተኛ ደረጃ ትምህርትቤት በቅርቡ ጠቅልሎት ህዝቡ ቤተመጽሐፍ የሌለው ነው። ከተማው ላይ ከአዲስአበባ ሲገባ፣ የቤተመንግስት ሲገኝ፣ ትላልቅ መሪዎች ከተማዋን ሲጎበኙ ያርፉበት ነበር። አሁን ደ፣ ወታደር እንደሰፈረበት ወይም ከተማው ጸጥታ ላይ ጉዳዮች ሲጭር፣ ወታደር መጥቶ ያርፍበታል እሚባል ነው። የመጠነኛ ትእይንተሜዳ (ስታዲየም) ሲኖር፣ የወልቂጤ ከተማ እግርኳስ ክለብ (ክትፎዎቹ) የቤት ሜዳውም ነው። ክለቡ፣ በ2012 አም."} {"id": "46325", "contents": "ጉለሌ በኢትዮጵያ ዋና ከተማ አዲስ አበባ ካሉት ዐሥሩ ክፍለ ከተሞች ውስጥ አንዱ ነው። እስከ እ.ኤ.አ 2011 ባለው መረጃ መሠረት የሕዝብ ብዛቱ 284,865 ነው። ጉለሌ የሚገኘው የእንጦጦ ተራራ በሚገኝበት በሰሜናዊው የከተማው ክፍል ሲሆን ኮልፌ ቀራንዮን፣ አዲስ ከተማን፣ አራዳን፣ የካ ክፍለ ከተማን ያዋስናል።"} {"id": "5264", "contents": "1 January 1531 - 8 September 1531 እ.ኤ.ኣ. = 1523 ዓ.ም. 9 September 1531 - 31 December 1531 እ.ኤ.ኣ. = 1524 ዓ.ም."} {"id": "51875", "contents": ""} {"id": "7028", "contents": "1 January 660 - 31 August 660 እ.ኤ.ኣ. = 652 ዓ.ም. 1 September 660 - 31 December 660 እ.ኤ.ኣ. = 653 ዓ.ም."} {"id": "7034", "contents": "1 January 657 - 31 August 657 እ.ኤ.ኣ. = 649 ዓ.ም. 1 September 657 - 31 December 657 እ.ኤ.ኣ. = 650 ዓ.ም."} {"id": "7040", "contents": "1 January 654 - 31 August 654 እ.ኤ.ኣ. = 646 ዓ.ም. 1 September 654 - 31 December 654 እ.ኤ.ኣ. = 647 ዓ.ም."} {"id": "7046", "contents": "1 January 651 - 1 September 651 እ.ኤ.ኣ. = 643 ዓ.ም. 2 September 651 - 31 December 651 እ.ኤ.ኣ. = 644 ዓ.ም."} {"id": "7052", "contents": "1 January 648 - 31 August 648 እ.ኤ.ኣ. = 640 ዓ.ም. 1 September 648 - 31 December 648 እ.ኤ.ኣ. = 641 ዓ.ም."} {"id": "7070", "contents": "1 January 639 - 1 September 639 እ.ኤ.ኣ. = 631 ዓ.ም. 2 September 639 - 31 December 639 እ.ኤ.ኣ. = 632 ዓ.ም."} {"id": "7076", "contents": "1 January 636 - 31 August 636 እ.ኤ.ኣ. = 628 ዓ.ም. 1 September 636 - 31 December 636 እ.ኤ.ኣ. = 629 ዓ.ም."} {"id": "5564", "contents": "1 January 1384 - 5 September 1384 እ.ኤ.ኣ. = 1376 ዓ.ም. 6 September 1384 - 31 December 1384 እ.ኤ.ኣ. = 1377 ዓ.ም."} {"id": "7088", "contents": "1 January 630 - 31 August 630 እ.ኤ.ኣ. = 622 ዓ.ም. 1 September 630 - 31 December 630 እ.ኤ.ኣ. = 623 ዓ.ም."} {"id": "5582", "contents": "1 January 1375 - 6 September 1375 እ.ኤ.ኣ. = 1367 ዓ.ም. 7 September 1375 - 31 December 1375 እ.ኤ.ኣ. = 1368 ዓ.ም."} {"id": "36155", "contents": "ማርሴሎ ኒኮላስ ሎዴሮ ቤኒቴዝ (Marcelo Nicolás Lodeiro Benítez, መጋቢት ፲፪ ቀን ፲፱፻፹፩ ዓ.ም. ተወለደ) ኡራጓያዊ እግር ኳስ ተጫዋች ነው። ለኮሪንቺያንስ ክለብ የሚጫወት ሲሆን የኡራጓይ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድን አባል ነው። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "36167", "contents": "ኤዲንሰን ሮቤርቶ ካቫኒ ጎሜዝ (Edinson Roberto Cavani Gómez ,የካቲት ፯ ቀን ፲፱፻፸፱ ዓ.ም. ተወለደ) ኡራጓያዊ እግር ኳስ ተጫዋች ነው። ለፓሪስ ሴንት-ጀርሜይን ክለብ የሚጫወት ሲሆን የኡራጓይ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድን አባል ነው። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "6212", "contents": "1 January 1061 - 3 September 1061 እ.ኤ.ኣ. = 1053 ዓ.ም. 4 September 1061 - 31 December 1061 እ.ኤ.ኣ. = 1054 ዓ.ም."} {"id": "6224", "contents": "1 January 1055 - 4 September 1055 እ.ኤ.ኣ. = 1047 ዓ.ም. 5 September 1055 - 31 December 1055 እ.ኤ.ኣ. = 1048 ዓ.ም."} {"id": "36191", "contents": "Polandball (ፖላንድቦል፣ ፖላንድ ኳስ) ወይም countryball (ካንትሪቦል፣ አገር ኳስ) በኢንተርኔት ላይ የሚገኝ ሚም /meme/ ወይም ባህሪይ ነው። ሚሙ በጀርመን ቋንቋው Krautchan.net ድረ ገጽ በ/int/ የስዕል ሰሌዳ ላይ በሁለተኛው የ2009 እ.ኤ.አ. ዓመት ክፍል ነው የተጀመረው። ሚሙ በብዙ የኢንተርኔት ኮሚኮች /online comics/ ላይ የሚታይ ሲሆን በእነዚህ ኮሚኮች ውስጥ የዓለም አገራት ኳስ በሚመስሉ ድቡልቡል ገፀ-ባህሪዎች ተወክለው እርስ በርሳቸው በተሰባበረ እንግሊዝኛ (በአብዛኛው ጊዜ) ያወራሉ፤ በአገራት ግንኙነቶች ላይ በባላንጣነት ይቀልዳሉም። ^ Orliński, Wojciech (16 January 2010) (in Polish). Gazeta Wyborcza. http://wyborcza.pl/1,86116,7462232,Wyniosle_lol_zaborcow__czyli_Polandball.html በ25 March 2012 የተቃኘ.  ^ Zapałowski, Radosław (15 February 2010) (in Polish). Cooltura. http://www.elondyn.co.uk/newsy,wpis,7731 በ22 March 2012 የተቃኘ.  ^ Kapiszewski, Kuba (13/2010). \"Polandball\" (in Polish). Przegląd. http://www.przeglad-tygodnik.pl/pl/artykul/fenomem በ26 March 2012 የተቃኘ.  ^ \"Polandball\". Knowyourmeme. በ26 March 2012 የተወሰደ. ^ Cegielski, Tomek (12 April 2011) (in Polish). Hiro.pl. http://hiro.pl/magazyn/magazyn_zjawiska/memy.html በ24 March 2012 የተቃኘ.  ^ \"Polandball comic\". Unknown (Unknown). በ26 March 2012 የተወሰደ."} {"id": "36239", "contents": "የ2010 እ.ኤ.አ. ፊፋ የዓለም ዋንጫ ምድብ ዲ ከሰኔ ፮ እስከ ሰኔ ፲፮ ቀን ፳፻፪ ዓ.ም. ተካሄዷል። በዚህ ምድብ ውስጥ የጀርመን፣ ጋና፣ አውስትራልያ እና ሰርቢያ ቡድኖች ነበሩ። ሁሉም ሰዓታት በደቡብ አፍሪቃ ሰዓት (UTC+2) ናቸው። ^ ሀ ለ ሐ መ ሠ ረ ሰ ሸ ቀ በ \"(እንግሊዝኛ) Referee designations for matches 1-16\" (PDF). FIFA.com. Fédération Internationale de Football Association. Archived from the original on ሰኔ ፳፰ ቀን ፳፻፪ ዓ.ም.. በግንቦት ፳፰ ቀን ፳፻፪ ዓ.ም. የተወሰደ. ^ ሀ ለ ሐ መ \"(እንግሊዝኛ) Tactical Line-up – Group D – Serbia-Ghana\" (PDF). FIFA.com. Fédération Internationale de Football Association. በሰኔ ፮ ቀን ፳፻፪ ዓ.ም. የተወሰደ. ^ ሀ ለ ሐ መ \"(እንግሊዝኛ) Tactical Line-up – Group D – Germany-Australia\" (PDF). FIFA.com. Fédération Internationale de Football Association. Archived from the original on ሰኔ ፳፰ ቀን ፳፻፪ ዓ.ም.. በሰኔ ፮ ቀን ፳፻፪ ዓ.ም. የተወሰደ. ^ ሀ ለ ሐ መ ሠ ረ ሰ ሸ ቀ በ \"(እንግሊዝኛ) Referee designations for matches 17-24\" (PDF)."} {"id": "7436", "contents": "1 January 460 - 29 August 460 እ.ኤ.ኣ. = 452 ዓ.ም. 30 August 460 - 31 December 460 እ.ኤ.ኣ. = 453 ዓ.ም."} {"id": "7442", "contents": "1 January 457 - 29 August 457 እ.ኤ.ኣ. = 449 ዓ.ም. 30 August 457 - 31 December 457 እ.ኤ.ኣ. = 450 ዓ.ም."} {"id": "52409", "contents": "ግራዝማች ታምሩ በቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ጊዜ የኢትዮጵያ ግዛት የግራ ክንፍ ጄኔራል ነበሩ።ለዛ ማዕረግ የተሾሙት በግርማዊ ቀዳማዊ አፄ ኃይለ ሥላሴ ነበር።አባቱ የቀኝ ክንፍ አዛዥ ወይም ከዛሬው የውትድርና ማዕረግ ጋር እኩል ነበር የሰራዊቱ የቀኝ ክንፍ አዛዥ ብርጋዴር ጄኔራል ።በጦርነት ጊዜ በኢትዮጵያ ጦር ውስጥ በግራዝማችነት መምራት ወይም ማዘዝ ሲችል በኢትዮጵያ ኢምፓየር ስር በዳኝነት አገልግሏል።የተወለደው በ1930ዎቹ መጨረሻ አካባቢ በአውሮፓ አቆጣጠር ነው።ፋሺስት ጣሊያኖች አሁንም ኢትዮጵያን ሲወር።"} {"id": "7454", "contents": "1 January 451 - 30 August 451 እ.ኤ.ኣ. = 443 ዓ.ም. 31 August 451 - 31 December 451 እ.ኤ.ኣ. = 444 ዓ.ም."} {"id": "1022", "contents": "የሕክምና ታሪክ በኢትዮጵያ ወቅታዊ ሕዝባዊ ጤና ጉዳዮች በኢትዮጵያ (ደግሞ ትምህርተ፡ጤና ይዩ) ኤችአይቪ/ኤድስ ኢትዮጵያን ለሚጎብኙ የጤና አገልግሎት የመድኃኒትና የህክምና መረጃ በእንግሊዝኛ ያለባቸው ድረ ገጾች ህክምና (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "6524", "contents": "1 January 909 - 2 September 909 እ.ኤ.ኣ. = 901 ዓ.ም. 3 September 909 - 31 December 909 እ.ኤ.ኣ. = 902 ዓ.ም."} {"id": "6536", "contents": "1 January 903 - 3 September 903 እ.ኤ.ኣ. = 895 ዓ.ም. 4 September 903 - 31 December 903 እ.ኤ.ኣ. = 896 ዓ.ም."} {"id": "6554", "contents": "1 January 895 - 2 September 895 እ.ኤ.ኣ. = 887 ዓ.ም. 3 September 895 - 31 December 895 እ.ኤ.ኣ. = 888 ዓ.ም."} {"id": "10433", "contents": "ኮካ-ኮላ (ወይም ኮካ) በአለም ዙሪያ የሚሸጥ ለሥላሣ መጠጥ ነው። ኮካ-ኮላ መጀመርያ የተፈጠረ በ1878 ዓ.ም. በአትላንታ አሜሪካ በዶ/ር ጆን ፔምበርቶን ነበረ። መጀመርያ ሀሣቡ ማነቃቂያ መድኃኒት እንዲሆን ነበር። ኮካ-ኮላ የሚለው ስም የተወሰደበት ምክንያት በመጀመርያ የኮካ ቅጠልና የኮላ ፍሬ በውስጡ ስለነበረ ሲሆን፣ ዛሬ ግን እነዚህ አትክልት አይገኙበትም። ከ1886 ዓ.ም. ጀምሮ በብርሌ ይሸጥ ጀመር። በ1947 ዓ.ም. ደግሞ በቆርቆሮ ይሸጥ ጀመር። ዛሬ የኮካ-ኮላ ድርጅት ብዙ ሌሎች አይነት ለሥላሣዎች ይሠራል። በአለም ዙሪያ በ1 ሴኮንድ ውስጥ፣ ከኮካ-ኮላ ድርጅት የወጡ የ10,450 ለሥላሣዎች እየተጠጡ ነው።"} {"id": "10451", "contents": "ኮኝስኮቮላ (ፖሎኝኛ ፡ Końskowola, IPA : [kɔɲskɔ'vɔla]) በደቡባዊ ምስራቅ ፖላንድ የሚገኝ ሰፈር ነው። ከፑዋቪ እና ከኩሩቭ ከተሞች መካከል በኩሩፍካ ወንዝ ላይ ትገኛለች። ከተማው 51°25′ ሰሜን ኬክሮስ እና 22°03′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል። በ1996 ዓ.ም. የሕዝቡ ብዛት 2,188 ነበር። ሰፈሩ በ14ኛ ክፍለ ዘመን ዊቶውስካ ዎላ በሚባል ስም እንደተመሠረተ ይታመናል።"} {"id": "49985", "contents": ""} {"id": "49997", "contents": "የወደብ (የባህር ዳርቻ) ምህንድስና የወደብ አካባቢን የማልማትና የማስተዳደር ስራዎችን የሚያከናውን ሲሆን፣ ወደብን ለመጓጓዣ ስራ ከማዋል በተጨማሪ፣ በወደብ አካባቢ የሚከሰቱ የውሃ መጥለቅለቅ አደጋዎችን፣ የአፈር መሸርሸርና እና የመሳሰሉ የተፈጥሮ አደጋዎችን የመከላከል ስራ የሚያከናውን የምህንድስና ዘርፍ ነው።"} {"id": "50003", "contents": "የቁሶች ጥናት ሳይንስ ወይም ምህንድስና በሲቪል ምህንድስና ውስጥ ከፍተኛ የሆነ ሚና ይይዛል። የቁሶች ጥናት ሳይንስ ወይም ምህንድስና የቁሶችን ተፈጥሮዋዊ ባህሪ የሚያጠና የሳይንስ ወይም የምህንድስና ዘርፍ ነው። ለግንባታ ከሚውሉ ቁሳቁሶች ውስጥ ኮንክሪት፣ የአስፋልት ኮንክሪት፣ እንደ ብረት እና አልሙኒየም ያሉ ጠንካራ ብረታ ብረቶች ፣ የፕላስቲ ውጤቶችና የመሳሰሉት ይገኙበታል። የቁሶች ጥናት የግንባታ አካላትን ከተለያየ ጥቃት ለመከላከል የሚውሉ ቅባቶችና የመከላከያ ንጣፎችን፣ እንዲሁም አንድን የብረት አይነት ከሌላ የብረት አይነት ጋር በማደባለቅ ለግንባታ ተስማሚ የሆነ ሌላ አይነት የብረት አይነት ማምረት የመሳሰሉ ስራዎችንም ያጠቃልላል። የቁሶች ጥናት የትግበራ ፊዚክስና (applied physics) የኬሚስትሪ እውቀቶችን የያዘ የምህንድስና ዘርፍ ነው። በቅርቡ እየተስፋፋ የመጣው የናኖ ሳይንስ ወይም ቴክኖሎጂን (ናኖ ሳይንስ የአንድን ቁስ የአቶምና የሞሎኪዮል አወቃቀር በመቀየር በተፈጥሮ የማይገኙ ለየት ያለ ባህሪ ያላቸውን ቁሶች ለመስራት የሚደረግ ጥረት ነው) ደረጃ ተንተርሶ በአሁኑ ጊዜ የቁሶች ጥናት ከፍተኛ የሆነ የምርምር ድርሻን ይዞ ይገኛል። የቁሶች ጥናት ምህንድስና በምርምር ምህንድስናና የግንባታ አካላት ከጥቅም ውጪ የመሆን መንስኤን ለማጥናት በሚደረጉ ስራዎች ላይ ከፍተኛ ሚና ይጫወታል።"} {"id": "50039", "contents": "ኤዲፐሳዊ ቅናቴ[1] ብሩክ በየነ እንደተረጎመው ፈላስፋው ፍሩድ ካብራራው በጣም የበለጠ አይርላንዳዊው ፋራንክ ኦ’ኮናር ቁልጭ አድርጎ ነገሩን ይገልጸዋል ..."} {"id": "50063", "contents": "ዓለም-አቀፍ መደበኛ የመጽሐፍ ቁጥር (እንግሊዝኛ፦ International Standard Book Number ወይም ISBN) እያንዳንዱ መጽሐፍ የራሱን አንድያ መታወቂያ ቁጥር እንሲያገኝ በማሠብ በ1962 ዓም የተመሠረተ ዘዴ ነው።"} {"id": "50075", "contents": "ሀገረ ሰላም ከተማ በሲዳማ ክልል ሁላ ወረዳ ዉስጥ የምትገኝ ከተማ ስትሆን በዉስጧም የተለያዩ ብሄረሰቦች በፍቅርና በመቻቻል ይኖራሉ"} {"id": "50123", "contents": "ራስ ዶሪ በኢትዮጵያ ዘመነ መሳፍንት የበጌምድር ራስ፣ ለጥቂትም ወራት በ1823 ዓም የየጁ ስርወ መንግስት እንደራሴ ነበሩ። የራስ ጉግሣ ልጅና የራስ ማርዬ ወንድም ነበሩ። ወንድማቸው ራስ ይማም ከአረፉ በኋላ፣ ራስ ማርዬ ማዕረጉን ቶሎ ይዘው ነበር፣ ዶሪ በጦር ምንም ቢቃውሙዋቸው። ዶሪ በየጁ ኦሮሞ ጦርነት ከማርዬ ጋር በደብረ አባይ ውግያ ታገሉ። ራስ ማርዬ በውግያው ተገድለው ዶሪና ሥራዊታቸው በትግራይ ውስጥ በዘበዙ። በአክሱም ከተማ ዙሪያ ባለው አገር ቤት እየዘረፉ፣ ራስ ዶሪ ድንገት ታመሙ። በፈረንጅ ተጓዡ ሳሙኤል ጎባ ምስክር መሰረት፣ ያንጊዜ ራስ ዶሪ በሎሌዎቹ ላይ የታማኝነት ጥያቄ አንሥተው ግማሾቹ ሎሌዎች እንዲታሠሩ አዘዙ። ወደ ደብረ ታቦር ተመልሰው በክረምቱ ሞቱ። እንደራሴው እየሆኑ ያደረጉት አንድያ ትልቅ ሥራ ንጉሠ ነገሥቱን ዓፄ ጊጋር ከዙፋናቸው አወርደው በፈንታቸው 4ኛው ኢያሱ መሾማቸው ነበረ። በዘመነ መሳፍንት ዘና መዋዕሎች ዘንድ፣ የራስ ዶሪ ጭፍሮች ከትግራይ እየተመለሱ ብዙዎች ርበው ፈረሶቻቸውን ለወተት ወይም ለዳቦ ሸጡ። ዶሪ ጽድቅ እንደራሴ በመሆናቸው ጭፍራው ዳቦ ወይም ወተት ከሰው የቃመ እንደ ሆነ የበዳዩ ፈረስ ለተበዳዩ ይሰጠው ነበር ይላል። ደጃዝማቾች ክንፉ እና አመዴ ሁከት እንዳያንሱ ታሰሩ ይላል፤ ከዚያ ዶሪ ታመው በሰኔ ወር ዓረፉ ይላል። ^ Donald Crummey, \"Family and Property amongst the Amhara Nobility\", Journal of African History, special issue: The History of the Family in Africa, 24 1983, p. 218 ^ Mordechai Abir, The Era of the Princes: the Challenge of Islam and the Re-unification of the Christian empire, 1769-1855 (London: Longmans, 1968), p."} {"id": "50129", "contents": "ራስ ጉግሣ በኢትዮጵያ ዘመነ መሳፍንት ከ1792 እስከ 1817 ዓም ድረስ የበጌምድር ራስ፣ የየጁ ስርወ መንግስት እንደራሴ ነበሩ። የመርሶ ባሬንቶ እና የራስ ዓሊጋዝ እኅት የከፈይ ልጅ ነበሩ። በእንግላንድ ተጓዥ ናታንየል ፒርስ ጽሑፍ መሠረት፣ ወልደ ሚካኤል የሚል የክርስትና ስም ተቀበሉ። ዘመናቸው የሥርወ መንግሥቱ ጫፍ ተብሏል። ከሴት ልጆቻቸው አንዲቱ ለደጃዝማች መሩ ዘደምቢያ፣ ሌላይቱም ሂሩት ለደጃዝማች ኃይለ ማርያም ተጋባች። ዜና መዋዕሎች እንደሚሉ፣ ጉግሣ የበጌምድር ራስ በሆኑ ጊዜ ዋና ከተማቸውን በተራሮች ከጎንደር 60 ኪሎሜትር ወደ ደቡብ ምሥራቅ ሌቦ በተባለ ሥፍራ አደረጉት። ጉግሣ እንደራሴ እየሆኑ፣ ከበጌምድር መኳንንት መሬትን ያዙባቸው፣ ንጉሠ ነገሥቱም በስም ብቻ ቀሩ። በ1792 ዓም የመሬት ይዞታ ከጉልት ወደ መንግሥት ንብረት እንዲቀየር በንጉሥ ስም ዐወጁ። በመጀመርያው፣ ገበሬዎቹ ከጉልተኞቹ ነጻ ስለ ወጡ ደስ አሉ። ሆኖም ከዚያ ራስ ጉግሣ የታላላቆቹን ቤተሠቦች መሬት በየዓመቱ በየሰበቡ እየያዙባቸው ስለ ሆነ፣ ገበሬዎቹ የሚጠብቁዋቸውን የሚከራክሩላቸውንም አጡ። አቶ ሪቻርድ ፓንክኸርስት እንደ ጻፉ፣ «ይህም እየሆነ፣ መሬታቸው የጠፋባቸው መኳንንቱ ሁሉ ያህል ቅጥረኛ ወታደሮች ሆኑ። አንዳንዴ ሙሉ መንደሮች አገራቸውን ትተው ወደ ጎረቤት አገር ይፈልሱ ነበር፤ መኳንንቱ እንዲህ ነጣቂዎች ሆኑና። ከገበሬዎቹም ወገን ብዙዎች ወደ ጭፍሮች ገቡ፤ የሥራዊት ኑሮ ከእርሻ አገልግሎት መረጡና።» በ1795 ዓም ራስ ጉግሣ በኢኦተቤ ውስጥ በታየው ትምሕርታዊ ክርክር ውስጥ ገቡ። የእጨጌ ወልደ ዮና ወገን ደግፈው የተቀራኒ «ቅባት» ወገን ከበጌምድር ለቅቆ እንዲወጣ አደረጉ። በዚያንም ወቅት ያህል አቡና ፫ኛው ዮሳብ ሲያርፉ ቤተ ክርስቲያኑ እየደከመች ራስ ጉግሣ በመስከረም 1 1796 ዓም የቤተ ክርስቲያኑን ቦታዎች ዘረፉ። ራስ ጉግሣ በሰላም ዓርፈው በደብረ ታቦር በታቦር እየሱስ ቤተ ክርስቲያን ተቀበሩ። ^ Pearce, The Life and Adventures of Nathaniel Pearce, edited by J.J. Halls (London, 1831), vol. 1 p."} {"id": "14666", "contents": "^ 1690 O. Dapper (1639-1689) AETHIOIPIA SVPERIOR vel INTERIOR vulgo ABISSINORVM live PRESBITERIIOANNIS IMPERIVM. 28.5 X 36.9 cm. On sheet 31.7 X 38.1 cm. Color Amsterdam. {Arabia to Mozambique} {Original map by Jan Blaeu in Grooten Atlas published in 1660. This is an exact duplication but listed by dealer as O. Dapper}. AMD8173 folded onto small book pocket. \"Tome IV.No.15\"} AMD8239"} {"id": "11681", "contents": "ዋሸራ በጎጃም ክ/ሐገር የምትገኝ ቦታ ሲትሆን የምትታወቀውም ብዙ የቆሎ ተማሪዎትንና ቄሳውስትን በማፍራቱ ነው።"} {"id": "1862", "contents": "(ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "1970", "contents": "የጋቦን አካባቢ የመጀመሪያ ነዋሪዎች የፒግሚ ሰዎች ነበሩ። በባንቱ ፍልሰቶች ጊዜ ግን በብዙ የባንቱ ብሄሮች ተለወጡ። ፈረንሣዊው ፒየር ሳቮርግናን ዲ ብራዛ የመጀመሪያውን ጉዞ ወደ ጋቦን-ኮንጎ አካባቢ በ1875 እ.ኤ.አ. ነው ያደረገው። ፍራንስቪል የሚባለውንም ከተማ እሱ ነው ያቋቋመው። ጋቦን ወደ ውጭ አገር የሚላካቸው ምርቶች በተለይ ፔትሮሊየም፣ እንጨት፣ ማንጋኒዝ እና ዩራኒየም ናቸው።"} {"id": "38681", "contents": "ባንጃ (ወረዳ) በአማራ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "38687", "contents": "አንኮበር (ወረዳ) በአማራ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "38693", "contents": "አጨፈር በአማራ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "2024", "contents": "ጳጉሜ ፫ ቀን: ለቅዱስ ሩፋኤል ዓመታዊ በዓሉ ። ብሄራዊ በአል በአንዶራ... 71 - ደብረ ቬሱቪዩስ እሳተ ገሞራ በጣልያ 3 ከተሞችን አጠፋ። 1690 - ዛር 1 ፕዮትር በሩሲያ የጺም ቀረጥ አስገበረ። 1768 - አንድ አውሎ ንፋስ ጉዋዶሎፕ ሲመታ ከ6000 ሰዎች በላይ ጠፉ። 1804 - ናፖሊዎን በሩሲያ ላይ በቦሮዲኖ ውግያ ድል አደረገ። 1814 - ብራዚል ነጻነቱን ከፖርቱጋል አወጀ። 1892 - አንድ ታላቅ አውሎ ንፋስ በቴክሳስ 8000 ሰዎች አጠፋ። 1935 - የአሜሪካ ጄኔራል አይዘንሃወር የጣልያ እጅ መስጠት በጦርነት አወጀ። ፲፱፻፴፭ ዓ/ም - የቀድሞው የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፑብሊክ (ኢፌዲሪ) ኘሬዚዳንት ኋላም የተቃዋሚው አንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ ሊቀመንበር ዶ/ር ነጋሶ ጊዳዳ በዚህ ዕለት ተወለዱ። 1983 - የመቄዶንያ ሬፑብሊክ ነጻነቱን ከዩጎስላቪያ አገኘ። ^ ድርሳነ ቅዱስ ሩፋኤል ዘጳጉሜ"} {"id": "2060", "contents": "ላፕቶፕ ኮምፒውተር (እንዲሁም ኖት ቡክ በመባልም የሚጠራው) ብዙውን ጊዜ ከ 1 እስከ 3 ኪሎ ግራም (ከ2 እስከ 7 ፓውንድ) ክብደት ያለው ለጉዞ የሚመች ትንሽ የግል ኮምፒውተር ነው። ለመሸከም የቀለለ ዋጋውም ውድ የሆነ መሣርያ ነው። አንድ ላፕቶፕ ጥሩ የሆነ አቅም የሚኖረው ኮር አይ ፭ ወይም አይ ፯ ሲሆን ነው።"} {"id": "2072", "contents": "ትግራይ (ክልል 1) ከኢትዮጵያ አስር ክልሎች አንዷ ስትሆን በኢትዮጵያ ሰሜናዊ-ጫፍ ትገኛለች። ዋና ከተማዋ መቐለ ነው። ሌሎች ታዋቂ ከተሞች ውቅሮ፣ ዛላምበሳ፣ ዓብዪዓዲ ፣ዓድዋ፣ነበለት፣ ሸራሮ፣ዓዲግራት፣ አኽሱም፣ ሽረ እንዳስላሰ፣ ማይጨው ናቸው። በኢትዮጵያ የአማራ እና አፋር ክልሎች ያዋስኑዋታል። 50,286 ካሬ ኪ.ሜ. ስትሸፍን የሕዝብ ብዛት በ1999 ህዝብ እና ቤት ቆጠራ መሰረት 4.9 ሚልዮን ነው። ትግርኛ የክልሉ ዋና ቋንቋ ነው። እምባ ኣላጀ፣ ፅበት እና ወርሐት በትግራይ ክልል ያሉ ከፍተኛ ቦታዎች ናቸው። ትግራይ በኢትዮጵያ ከሚገኙት ክልሎች አንዱ ሲሆን በርካታ ተፈጥሯዊ፣ ባህላዊና ታሪካዊ ሃብቶች የታደለ ክልል ነው።የሓ ጥንታዊ ቤተ መቅደስ፣ የአክሱም ጥንታዊ ሃውልቶች፣ከ4ኛው እስከ 15ኛው ክ/ዘመን እንደተሰሩ የሚታወቀው ከ120 በላይ የሚሆኑ ከኣለት ድንጋይ ተፈልፍለው የተሰሩ ውቅር ኣብያተክርስትያናትና ገዳማት እንዲሁም ሌሌች በርካታ ታሪካዊና ኣርኪኦሎጂካዊ ስፍራዎች የሚገኙበት ክልል ነው። ትግራይን በባህልና በታሪካዊ ኣመጣጥ ከኤርትራ ነጥሎ ማየት ኣይቻለም። ከዐምሓራ ጋር የዳኣማትና የአክሱም ግእዛዊ ስልጣኔ ተጋሪ ናቸው። ዓድዋ ኦሮሚያ == ^ ሀ ለ \"፳፻፬ ዓ.ም. ብሔራዊ ስታቲስቲክስ\". ማዕከላዊ ስታቲስቲክስ ኤጀንሲ. በሰኔ ፳፪ ቀን ፳፻፮ ዓ.ም. የተወሰደ."} {"id": "2228", "contents": "ግሎብ (Globe) በሒላ ካውንቲ፥ አሪዞና፥ ዩናይትድ ስቴትስ የሚገኝ ከተማ ነው። በ2000 እ.ኤ.አ. 7,486 ሰዎች በከተማው ይገኛሉ። ከተማው የሒላ ካውንቲ መቀመጫ ነው። ግሎብ በ33°23'59\" ሰሜን ኬክሮስ እና 110°46'54\" ምዕራብ ኬንትሮስ ይገኛል። ከተማው 46.7 ካሬ ኪ.ሜ ቦታ ይሸፍናል። በ2000 እ.ኤ.አ. 7,486 ሰዎች ፣ 2,814 ቤቶች እና 1,871 ቤተሰቦች ይገኛሉ። የሕዝብ ስርጭት 160.4 በ1 ካሬ ኪ.ሜ. ነው።"} {"id": "50357", "contents": "አየር ንብረት = ወይና ዳጋ ከፍታ = 2450 ሜ ህዝብ_ጠቅላላ =142,416 ወንድ =70,681 ሴት =71,735 \"ፋግታ ለኮማ\" በአማራ ክልል የሚገኝ ወረዳ ሲትሆን ዋና ከተማዋ አ/ቅዳም ከተማ ናት። በፋግታ ለኮማ ወረዳ ወደ 26 የገጠርና 2 የከተማ ቀበሌዎች አሉት። የከተማ ቀበሌው ስም 1. አ/ቅዳም ከተማ 01 2. አ/ቅዳሜ ከተማ 02 የገጠር ቀበሌው ስም 1. ኮሪጎሃና 2. ገዘሃራ አዊዲ 3. አግታ አያጀስታ 4. አንኩሪ 5. ችጎሊ ማርያም 6. አይካልታ 7. አደረጅታ 8. ነቸላ ዱቻ 9. ደጊ አቮላ 10. ድማማ መንጉዳ 11. ደለከስ 12. አዝማች 13. ሻንጋና 14. አፍራ 15. አሸዋ 16. አመሻ ሽንኩሪ 17. ጋፈራ 18. እንዳሃ 19. ሻራታ 20. ዘንበላ (ስግላ) 21. ደብረ ዘይት (በሰና) 22. ፊንዚት 23. ፋግታ 24. ዋዝ 25. ድማማ 26. ፉሪ ጀጎላ 27. ጉላ ጊዩርጊስ 28. [[]] 29. [[]]"} {"id": "12308", "contents": "የሻባካ ድንጋይ ከግብጽ አዲስ መንግሥት (ምሥር) 25ኛ ሥርወ መንግሥት (ከ700 ዓክልበ. ገደማ) የደረሰ ቅርስ ነው። በዚህ ታላቅ ድንጋይ የተቀረጸው የሃይሮግሊፍ ጽሑፍ በኩሻዊው ንጉሥ ሻባካ ትዕዛዝ ትል ከበላ ከጥንታዊ ብራና እንደ ተቀዳ ይላል። ሻባካ የብራናውን ወረቀት በአንድ የሜምፎስ ቤተ መቅደስ አገኝቶት ቃሉ እንዳይጠፋ እንዲቀረጽ አዘዘ ይላል። ሆኖም በኋለኛ ዘመን ድንጋዩ እንደ ወፍጮ ተጠቅሞ ብዙ ሃይሮግሊፍ ጠፋ፤ ከዚህ ጉዳት የተነሣ በሙሉ ማንበቡ አይቻልም። ጽሑፉ በተለይ የጥንታዊ ግብጽ አፈ ታሪክ ይገልጻል። በጥንታዊ ግብጻውያን እምነት ሴት የተባለው ትንሽ ወንድሙን ዖሴሮስን (ቄንቲያሜንቱን) በታቸኛ አባይ ወንዝ (ስሜን ግብጽ) አሰጥሞ ከገደለው በኋላ፣ እሱ ደቡብ ግብጽ ተሸለመው። የዖሴሮስ በኲር ሔሩ እንዲሁም ስሜኑን ተቀበለ። ትንሽ ጊዜ አልፎ ግን ሔሩ የአማልክት ሞገስ አገኝቶ ሁለቱን አገሮች ያዘ። ከብዙ ትግል በኋላ ሁለቱ ወንድሞች ተስማሙና አብረው ፈርዖኖቹን ወለዱ። ይህ አፈ ታሪክ ምናልባት ስለ ላይኛ ግብጽና ታችኛ ግብጽ ታሪካዊ ውሕደት በጣም የተዛበ ወሬ ይሆናል።"} {"id": "2318", "contents": "አፋር (ክልል) አፋር (ብሔር) አፋርኛ"} {"id": "13154", "contents": "እንቆቆ በሰሜኑ የኢትዮጵያ ክፍል የሚበቅል ተክል ሲሆን ቀይ ፍሬወችን ያበቅላል። ምንም እንኳ ሳይበስል ሲበላ ቢኮመጥጥም፣ ሲበስል ግን ለዛ ያለው በጣም ያልኮመጠጠ በጣምም ያልጣፈጠ ጣዕም አለው። እንቆቆ ለኮሶ በሽታ አይነተኛ መድሃኒት ነው። ^ RICHARD PANKHURST The Traditional Taenicides of Ethiopia J Hist Med Allied Sci 1969 XXIV: 323-334. (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "14786", "contents": "ለመከራ የጣፈው ቢነግድ አይተርፈው የአማርኛ ምሳሌ ነው። ይታደሏል እንጂ አይታገሉም ከሚለው የአለም አስተያየት ጋር ይጋጠማል። አለም የተወሰንችና የኛ ጥረት ብዙ ለውጥ የማያመጣባት ናት የሚል ይመስላል።"} {"id": "14792", "contents": "ለማኝ ቢያብድ ስልቻውን አይጥልም የአማርኛ ምሳሌ ነው። የለማኞችን አሰመሳይነት ያመላክታል።"} {"id": "14798", "contents": "ለመሄድና ለመመለስ አዛዥ ራስ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሰው ልጅ ከሁሉ ሁሉ በጭንቅላቱ እንደሚመራ የሚያሳይ አባባል።"} {"id": "14804", "contents": "Þ, þ (þorn /ሶርን/) በአይስላንድኛ፣ በጥንታዊ እንግሊዝኛ እና በጥንታዊ ኖርስኛ የተገኘ ፊደል ነው። በዘመናዊ እንግሊዝኛ እንዲሁም በዘመናዊ ስካንድናቪያ ልሳናት (ኖርዌኛ፣ ስዊድኛ፣ ዳንኛ)፤ የዚሁ ፊደል ድምጽ በሁለት ፊደላት በ«TH» በመወከሉ፣ የፊደሉ «Þ» ጥቅም ተተክቷል። «Þ» ዛሬ የሚታየው በአይስላንድኛ ጽሕፈት ብቻ ነው። አጠራሩ በአማርኛ የማይሰማ ድምጽ ነው። ይህ ድምጽ ምላሱን ከላይኛው ጥርሶች በታች በመዘርጋት የሚፈጠር ነው። የውጭ ቋንቋ አጠራር በአቡጊዳ ጽሕፈት ለመግለጽ፣ ብዙ ጊዜ ይህ ድምጽ በ«ሰ» ወይም በ«ዘ» (ከነመስመሩ) ይወከላል። ጥንታዊ እንግሊዝኛ አስቀድሞ ፉሶርክ በተባለው ሩን ጽሕፈት ይጻፍ ነበር። ክርስትና በእንግሊዝ አገር ከተቀበለ በኋላ ግን፣ ቋንቋው በላቲን አልፋቤት ሊጻፍ ጀመረ። ይህ ድምጽ በሮማይስጥ ሰለማይታወቅ፣ በላቲን አልፋቤትም ለዚሁ ድምጽ ምንም ፊደል ባለመኖሩ፣ የ«Þ» ቅርጽ የተወሰደው ከፉሶርክ ጽሕፈት ከፊደሉ ነበር። ስሙም «ሶርን» (እሾህ) ከዚህ ሩን ስም ተወሰደ። በጥንታዊ ኖርስና አይስላንድኛ ደግሞ እንደዚያ ነበር፣ ነገር ግን የሩን ፊደል ስም «ሱርስ» (ረጃጅም) ይባል ነበር። በነዚህ ልሳናት፣ አንድ ሌላ ፊደል «Ð, ð» ከ«Þ» ጋር የሚለዋወጥ ነበር። ሁለት የተለያዩ ድምጾች («ሰ» እና «ዘ») ቢወክሉም፣ ፊደሎቹ ግን አልተለያዩም። በዘመናዊ አይስላንድኛ ግን Þ ለ ሰ፤ Ð ለ ዘ ይወሰናል። በእንግሊዝኛ ከ1300 ዓ.ም. አካባቢ ጀምሮ፣ ድምጹ በሁለት ፊደላት (TH) መጻፍ ቄንጡ ሆነ። የ«Þ» ጥቅም እንግዲህ በየጥቂቱ ጠፋ። ሆኖም የእንግሊዝኛ ቃል «the» (መስተጻምሩ) ለረጅም ጊዜ «Þe» በመጻፉ ቆየ። በጊዜ ላይ፣ የዚህ አጻጻፉ እንደ «ye» ይመስል ጀመር። እስከ ዛሬም ድረስ፣ አንዳንድ ባለ ሱቅ ወይም ቡና ቤት የድሮ ባህል ሁኔታ ለማምሰል፣ በስማቸው ላይ «Ye Olde» («ጥንታዊው») ሲጨምሩ ከዚህ ልማድ የተነሣ ነው (ምሳሌ፦ «Ye Olde Pizza Parlor»፣ ወይም «ጥንታዊው ፒጻ ቤት»)። አብዛኞቹ ደንበኞች ግን የፊደሉን ታሪክ ባለማውቃቸው፣ አጠራሩ /ዪ ኦልድ/ እንደ ሆነ በማለት ይስታሉ። Freeborn, Dennis (1992) From Old English to Standard English."} {"id": "14816", "contents": "ለማይሰጥ ሰው ስጡኝ ማለትን ማን አስተማረው የአማርኛ ምሳሌ ነው። ገብጋባን ሰው በምጸት ለመሸንቆጥ ይመስላል።"} {"id": "14822", "contents": "ለምን ሰርግ ይሄዳል ሰርግ አለ በቤቱ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "14828", "contents": "ለሞኝ ሰኔ በጋው መስከረም ክረምቱ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሞኝ ሰው አለምን በተቃራኒው እንዲያይ የሚገልጽ ነው። አለምን እንዳለች እንደሆነች በተጨባጭ የማይረዳ ሰው፣ እንዲሁም እርሱ በመሰለው አለምን የሚረዳ ሰው ሞኝ እንደሆነ የሚያሳይ ነው።"} {"id": "14834", "contents": "ለረዥም መንገድ አትሩጥበት ለረዥም ነገር አትቸኩልበት የአማርኛ ምሳሌ ነው። አንድ አንድ ነገሮችን ቀስ ብሎ ማሰብና መስራት አስፈላጊ ነው በተለይ እልህ አስጨራሽና ረጅም ጊዜ የሚወስድን ነገር።"} {"id": "14840", "contents": "ለራስ ምታት ጩህበት ለሆድ ቁርጠት ብላበት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "12488", "contents": "ላንታኒየም (Lanthanum) የንጥረ ነገሮች ሠንጠረዥ ውስጥ ኬሚካዊ ውክሉ La ነው። አቶማዊ ቁጥሩም 57 ነው። የጥንተ፡ንጥር ጥናት (ኬሚስትሪ) በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ ላንታኒየም የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ። (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "12506", "contents": "ኖብሊየም (Nobelium) የንጥረ ነገሮች ሠንጠረዥ ውስጥ ኬሚካዊ ውክሉ No ነው። አቶማዊ ቁጥሩም 102 ነው። የጥንተ፡ንጥር ጥናት (ኬሚስትሪ) በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ ኖብሊየም የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ። (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "12518", "contents": "ፕሉቶኒየም የንጥረ ነገሮች ሠንጠረዥ ውስጥ ኬሚካዊ ውክሉ Pu ነው። አቶማዊ ቁጥሩም 94 ነው። የጥንተ፡ንጥር ጥናት (ኬሚስትሪ) (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "12536", "contents": "ሲልከን የንጥረ ነገሮች ሠንጠረዥ ውስጥ ኬሚካዊ ውክሉ Si ነው። አቶማዊ ቁጥሩም 14 ነው። የጥንተ፡ንጥር ጥናት (ኬሚስትሪ) በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ ሲልከን የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ። (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "12554", "contents": "አውስትራሊያ ከ7ቱ ክፍለ ሀገራት በደቡብ በኩል የአለም ካርታ አቀማመጥ በታስማንያ ደሴት፣በትንንሽ ደሴቶች በሕንድ ውቅያኖስ እና ሰላማዊ ውቅያኖስ፤ ኢንዶኔዥያ፣ ምስራቅ ቲሞር፣ ፓፑዋ ኒው ጊኒ በሰሜን፤ የካንጋሮ መገኛ የሆነች አገር ናት። መደበኛው ቋንቋ እንግሊዝኛ ሲሆን በቀበሌኛ ከሌሎች አገራት እንግሊዝኛ ትንሽ ይለያል። ራግቢ እና ክሪኬት የተወደዱ እስፖርት ጨዋታዎች ናቸው። የአውስትራሊያ ባህል ሰዎች ሁሉ በእኩልነት በማድረጉ ይታወቃል። ከጥንታዊ ኗሪዎች አንዳንድ ተጽእኖ ለምሳለ ቡመራንግ (የሚጣል ምርኳዝ) ወይም ዲጀሪዱ (የሙዚቃ መሣሪያ) አስተዋጽኦ በባህሉ አቅርቧል። አውስትራሊያ ደግሞ ለሰፊ አገር ቤትና ስለ ካንጋሮና ስለ ሌሎች ልዩ እንስሳት ታውቋል። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "12614", "contents": "ጀምስ ኧርል ጂሚ ካርተር (እ.አ.አ. በኦክቶበር1፣ 1924 ተወለዱ) ከእ.አ.አ. 1977 እስከ 1981 ባለው ጊዜ ውስጥ 39ኛው የአሜሪካ ፕሬዝዳንት በመሆን አገልግለዋል።"} {"id": "13304", "contents": "ብርቱካን የተለያዩት ፍች ሊሆነው ይችላል፦ ብርቱካን (ቀለም) ብርቱካን (ፍሬ) ብርቱካን ሚዴቅሳ፦ ኢትዮጵያዊት ፖለቲከኛ ብርቱካን ዱባለ፦ ኢትዮጵያዊ ድምጻዊት"} {"id": "50657", "contents": "ሳአድኢኮፍ ሶጁኒ (በሩሺይኛ:Хижняк Сергей Игоревич) — የሩስያ ፖለቲከኛ. ሳአድኢኮፍ ሶጁኒ ከዩክሬን. በእ.ኤ.አ. ሚያዝያ ፴ 30 1986 ተወለደ። ሥራ ላይ ተሰማርቶ ፖለቲከኛ. ^ https://tsn.ua/ru/ukrayina/sbu-obvinila-yanukovicha-mladshego-v-organizacii-mitingov-pod-apu-u-syna-beglogo-prezidenta-nazyvayut-eto-provokaciey-1227225.html ^ https://myrotvorets.center/criminal/khizhnyak-sergej-igorevich/ ጣቢያው (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "11849", "contents": "ኅዳር ፮ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፷፮ተኛው እና የመፀው ወቅት ፵፩ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፫፻ ቀናት; በ ዘመነ ዮሐንስ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፪፻፺፱ ቀናት ይቀራሉ። በ፩ኛው ክፍለ ዘመን መጀመሪያ እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ከልጇ ከመድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ፣ ከቅዱስ ዮሴፍና ከቅድስት ሰሎሜ ጋር ለሦስት ዓመት ስደቷን ጨርሳ ወደ ትውልድ ሀገሯ የተመለሰችበት ቀን ። ፲፰፻፶፯ ዓ/ም - በአሜሪካ የ ዕርስ በ ዕርስ ጦርነት የሕብረት ወገን ጄኔራል ዊሊያም ተኩምሰ ሸርማን የጆርጂያን ከተማ አትላንታን አቃጠለ። ፲፰፻፹፪ ዓ/ም - በብራዚል ወታደራዊ መፈንቅለ መንግሥት፣ ንጉሠ ነገሥቱን ዳግማዊ ፔድሮን ከሥልጣን አውርደው አገሪቱን ሪፑብሊክ አደርጓት። ፲፱፻፲፫ ዓ/ም - የዓለም መንግሥታት ማኅበር የመጀመሪያ ስብሰባውን በጄኔቭ ከተማ አካሄደ። ፲፱፻፷፯ ዓ/ም - በድርቅ የተጎዳው የኦጋዴን አጥቢያ ጉዳት ከወሎው የረኃብ ዕልቂት የበለጠ ጉዳት ሊያደርስ እንደሚችል ተገለጸ። ፲፱፻፸፭ ዓ/ም - በሞስኮ የቀድሞው የሶቪዬት ሕብረት ፕሬዚደንት ሊዮኒድ ብሬዥኔቭ የቀብር ስነ ስርዐት ተፈጸመ። ፲፱፻፸፮ ዓ/ም - በቆጵሮስ ደሴት በቱርክ ብቻ ሉዐላዊነቷ የሚታወቅላት የሰሜን ቆጵሮስ ቱርካዊ ሪፑብሊክ ተመሠረተች። ፲፱፻፹፩ ዓ/ም- የፍልስጥኤም ብሔራዊ ሸንጎ ሉዐላዊ ነጻ የፍልስጥኤም ግዛት አወጀ። ፲፱፻፺፭ ዓ/ም - በቻይና ሕዝባዊ ሪፑብሊክ ሁ ጂንታኦ የኮሙኒስት ቡድን መሪ ሆኑ። ፲፱፻፳፬ ዓ/ም - የኬንያው ፕሬዚደንት ምዋይ ኪባኪ ፲፰፻፺፱ ዓ/ም - ራስ መንገሻ ዮሐንስ በእስር ላይ እንዳሉ በተወለዱ በ ፵፪ ዓመታቸው አንኮበር ላይ አረፉ። ^ ጳውሎስ ኞኞ፣ \"አጤ ምኒልክ\"፣ሦስተኛ ዕትም፣ ገጽ ፻፳፭ (፲፱፻፺፱ ዓ/ም) {{en]] http://www.nytimes.com/learning/general/onthisday/20081115.html {{en]] P.R.O., FCO 371/1829 - ANNUAL REVIEW FOR ETHIOPIA FOR 1974"} {"id": "14984", "contents": "ለወሬ የለው ፍሬ ለአበባ የለው ገለባ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የወሬን ፍሬ ቢስነት የሚያስተውል አባባል።"} {"id": "14990", "contents": "ለወዳጅ የማር ወለላ ለጠላት አሜኬላ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ትርጉሙ ግልጽ ነው።"} {"id": "14996", "contents": "ለዋንጫ ቡሽ ለውሀ ጉሽ የለውም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "15014", "contents": "ለደግ ንጉስ እለት እለት ማልቀስ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "15020", "contents": "ለሃይለኛ ሃይለኛ አለው። ሁሉም የበላይ አለው። (ደበበ ኃ/ጊዮርጊስ እንግዳ፣ አዲሱ የምሳሌአዊ አነጋገሮች)"} {"id": "13496", "contents": "ሐምሌ ፱ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፫፻፱ ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በዘመነ ሉቃስ ፶፮ ቀናት በዘመነ ዮሐንስ፤ በዘመነ ማቴዎስ፤ እና በዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፶፭ ቀናት ይቀራሉ። ፲፯፻፹፪ ዓ/ም- ዲስትሪክት ኦፍ ኮሉምቢያ (District of Columbia) የዩናይትድ ስቴትስ መንግሥት መቀመጫ ዋና ከተማ ሆነ። ፲፱፻፳፫ ዓ/ም - ዓፄ ኃይለ ሥላሴ የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት ሆነው ዘውድ በጫኑ በዘጠነኛው ወር የሀገሪቱን የመጀመሪያውን ሕገ መንግሥት በንጉሠ ነገሥቱ፣ አልጋ ወራሹ፣ ጳጳሳቱ፣ መሳፍንቱ፣ ሚኒስትሮቹ እና ባላባቶቹ መኳንንቱም ፈርመውበት በዐዋጅ ተግባር ላይ ዋለ። ፲፱፻፴፯ ዓ/ም - ዩናይትድ ስቴትስ የመጀመሪያውን የሙከራ አቶሚክ ቦንብ አፈነዳ። ፲፱፻፷፩ ዓ/ም - ጨረቃ ላይ ለመጀመሪያ ጊዜ የሰውን ልጅ ይዞ ያረፈው አፖሎ 11 መንኮራኩር ከኬኔዲ የጠረፍ ማዕከል ተተኮሰ። ፲፱፻፸፩ ዓ/ም - ሳዳም ሁሴን የኢራቅ ፕሬዚደንት ሆኑ። ፲፱፻፺፩ ዓ/ም - የሟቹ የፕሬዚደንት ኬኔዲ ልጅ ጆን ኤፍ ኬኔዲ ጁንየር ከሚስቱ እና ከሚስቱ እህት ጋር በበረራ ላይ እንዳሉ በአውሮፕላን አደጋ አትላንቲክ ውቅያኖስ ውስጥ በመስመጥ ሕይወታቸውን አጡ። ፲፱፻፲ ዓ/ም - የመጨረሻው የሩሲያ ቄሳር ዳግማዊ ኒኮላስ ከሚስታቸውና ከአምስት ልጆቻቸው ጋር በቦልሸቪክ የሩሲያ አብዮት አባላት ተረሸኑ። ፲፱፻፺፩ ዓ/ም - የሟቹ የፕሬዚደንት ኬኔዲ ልጅ ጆን ኤፍ ኬኔዲ ጁንየር (እንግሊዝኛ) http://en.wikipedia.org/wiki/July 16 (እንግሊዝኛ) http://www.nytimes.com/learning/general/onthisday/20100716.html ‘ሕይወቴና የኢትዮጵያ እርምጃ’ ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ፣ ፩ኛ መጽሐፍ፣ ፲፱፻፳፱ ዓ/ም"} {"id": "13544", "contents": "ብዙነሽ በቀለ የኢትዮጵያ ታዋቂ ዘፋኝ ስትሆን ብዙ ስራወችን በ1960ዎቹና 1970ዎቹ በማቅረብ ትታወቃለች። የህይወት ታሪክ ጭንቅ ጥብብ ችላ አትበለኝ የናት ውለታዋ፣ የፍቅሬ ነበልባል፣ የሚያስለቅስ ፍቅር፣ የምሰረቅ ቢሆን፣ ይወደኝ አይወደኝ አላውቅም፣ ደብዳቤ ላክብኝ፣ ድንገት ሳላስበው ፍቅሬ ደህና ሁን፣ ፍቅር ሀብት እኮ ነው ለምን ጊዜም የማልረሳሽ፣ ለሚወዱህ ቀርቶ፣ ለሰው ቢናገሩት፣ ሌላ አሰበ ወይ አዲስ ፍቅር ይዞኛል፣ እርግብግብ አለብኝ ዓይኔ"} {"id": "15164", "contents": "በእርግቦች ዘንድ እርግብ ቤባቦች እባብ ከሚለው የተገኘ ይመስላል። መመሳሰል ለመግባባት! ይላል ምሳሌው!"} {"id": "3284", "contents": "ቅዳሜ ከአርብ ቀጥሎ የሚገኝ የሣምንቱ የመጨረሻ ቀን ነው። አይሁድእና ሰባተኛ ቀን አድቬንቴስት ቤተክርስቲያን ሰንበትን የሚያከብሩበት ቀን ነው። እንደ ኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ያሉ አብያተ ክርስቲያናት ደግሞ ከከርስቶስ ትንሳኤ በኋላ «ትልቁ» የሰንበት በአላቸው እሁድ ቢሆንም ቅዳሜንም «ቀዳሚ ሰንበት» በማለት ያከብራሉ። ስንበትን የሚያከብሩ ክርስትያኖችም ስላሉ ኣይህዶች የሚያከብሩት ቀን ነው ማለቱ ትክክል ኣይሆንም። ገና ኣይህዶች ሳይፈጠሩ ሰንበት ለሰው ተሰጠ ለኣዳምና ለሂዋን። ሰንበት የተጀመረው ገና ሃጢኣት በዚህ ኣለም ሳይገባ በኤደን ገነት ነበረ። ሰንበት የቃሉ መሰረት ሰባት ነው (7)። መጽሃፍ ቅዱስ ቅዳሜን ነው ሰንበት በሎ የሚጠራው እሁድን ኣይደለም።"} {"id": "15182", "contents": "ለፍቅር ብተኛት ለጠብ አረገዘች የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "15188", "contents": "ሊያልፍ ውሀ አደረገኝ ድሀ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "15194", "contents": "ላለው ቅንጭብ ያረግዳል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "15200", "contents": "ላለፈው ክረምት ቤት አይሰራም"} {"id": "15206", "contents": "ሶዶሬ ከናዝሬት በደቡብ-ምሥራቅ አቅጣጫ 21 ኪ.ሜ ርቀት ከኢትዮጵያ እምብርት ላይ የምትገኝ ልዩ የመዝናኛ ሥፍራ ነት። መዝናኛው የአዋሽን ወንዝ ተጠግቶ የተሠራ ሲሆን በጣም ልቆ የሚታወቅበትና ለጎብኝዎች እርካታን የሚለግሰው የተፈጥሮው ሙቅ ውሀ (ሙዋት) ነው፡፡ በመዝናኛው ሲቆዩ ሲቃ የሚያስይዙ የተፈጥሮ ዕይታዎችን ይመለከታሉ፡፡ አዕዋፍ፣ ልዩ ልዩ እንሥሳትና ዕጽዋት የቦታው ማዳመቂያ ፈርጦች ናቸው፡፡"} {"id": "15242", "contents": "ርጉሙ፡ ሌብነት አንዴ ተደርጎ ሌላ ጊዜ የሚተው ባህርይ ሳይሆን ያንድን ሰው ስብዕና የሚያበላሽና አብሮ ተጣብቆት የሚኖር ነው።"} {"id": "15248", "contents": "ልብ ካላየ አይን አይፈርድም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ልብ ካላየ አይን አያይም"} {"id": "15254", "contents": "ልጅ ሳለህ አጊጥ ሞል ሳይዘጋ ሸምት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "13718", "contents": "ጎመን እያበሰልሁ ነው 2.በእመቤታችን በፍስለታ ጾም አለቃ ቤተክርስቲያን አገልግለው ሲመለሱ ባለቤታቸው ማዘንጊያ የሚበላ ነገር በጎመን ይሰጧቸዋል ጎመኑ አልበስሎም ኑሮ ከምግብ በዃላ አለቃ ኆዳቸውን ወደሳቱ ጠጋ አድርገው ያሻሻሉ። ማዘንጊያ ነገሩ ገርሟቸው አለቃ ምን እያደረጉ ነው ይሏቸዋል አለቃም በአሽሙር ጎመኔን እያበሰልሁ ነው አሉ ይባላል።"} {"id": "13736", "contents": "እሷ ትታቀፋለች (20) የመሸባቸው መንገደኞች አለቃ ገብረሀና ቤት ምሽቱን ለማሳለፍ ይጠይቁና እንደ ባህሉ አለቃ “ቤት ለእንግዳ” ብለው ማደሪያ ይሰጧቸዋል። እንግዶቹም ፈረሶቻቸውን እደጅ አስረው ይገባሉ። አለቃንም «እባክዎ ፈረሶቹ እርቧቸዋልና ሳር ይስጡልን» ብለው ይጠይቃሉ። አለቃም «ምን ችግር አለ ታዲያ ከውጭ አጭጄ አመጣላቸዋለሁ» ይላሉ። ነገር ግን የአንዱ እንግዳ አይን ማዘንጊያ ላይ ሲቁለጨለጭ ያጤኑት አለቃ፤ ነገሩ ስላላማራቸው ማዘንጊያን ነይ እስቲ ተከተይኝ ይላሉ። እንግዶቹም«ለምን እሳቸውን (ማዘንጊያን) ያደክማሉ?» ብለው ይጠይቃሉ። አለቃም «አይደለም እኮ እንዲያው እኔ ሳጭድ እርሷ ትታቀፋለች ብዬ ነው» በማለት ስጋታቸውን በዘዴ ገለጹ።"} {"id": "8294", "contents": "1 January 22 - 26 August 22 እ.ኤ.ኣ. = 14 ዓ.ም. 27 August 22 - 31 December 22 እ.ኤ.ኣ. = 15 ዓ.ም."} {"id": "8300", "contents": "1 January 19 - 27 August 19 እ.ኤ.ኣ. = 11 ዓ.ም. 28 August 19 - 31 December 19 እ.ኤ.ኣ. = 12 ዓ.ም."} {"id": "8318", "contents": "1 January 10 - 26 August 10 እ.ኤ.ኣ. = 2 ዓ.ም. 27 August 10 - 31 December 10 እ.ኤ.ኣ. = 3 ዓ.ም."} {"id": "8366", "contents": "ኤድጋር አለን ፖ ኸርማን መልቭኢል ማርክ ትዌይን እዝራ ፓውንድ ቲ.ኤስ. ኤልየት ኧርነስት ሄሚንግዌይ አሌክስ ሃሌይ ቶኒ ሞሪሰን ፐርል በክ"} {"id": "8384", "contents": ""} {"id": "8402", "contents": "የጣልያን ሥነ-ፅሁፍ የጀርመን ሥነ-ፅሁፍ የእንግሊዝ ሥነ-ፅሁፍ የሩሲያ ሥነ-ፅሁፍ የግሪክ ሥነ-ፅሁፍ"} {"id": "16688", "contents": "ቄስ ካፈረሰ ዲያቆን ከረከሰ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ጅል ካመረረ በግ ከበረረ መመለሻ የለውም"} {"id": "16706", "contents": "ቅርናታም ለቅርናታም ሰንቡሌ ሰንቡሌ ይባባላል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "13832", "contents": ""} {"id": "16922", "contents": "ፈረስ ቢጠፋው ኮርቻውን ገልቦ አየ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "16928", "contents": "ፈረንጆች እንደመርፌ ይገቡ እንደዋርካ ይሰፉ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የኮሎኒያሊዝምን ስራ የሚተርክ"} {"id": "16934", "contents": "ፈሪ በገዛ ጠቡ ገላጋይ ይሆናል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የፈሪ ሰወችን ጠብ መፍራት ያሳያል"} {"id": "15494", "contents": "ሰሎሞን ተካልኝ አቋም የለለው ፖለቲከኛ ዘፋኝ ከመሆኑ በፊት ከተዋጣላቸው ኢትዮጵያዊያን ዘፋኞች አንዱ ነበር። ሰሎሞን በተለይ በ70ዎቹ ውስጥ «ወደድ ወደድ» የተባለው ዘፈኑ ነበር ወደ እውቅና ብቅ ያረገው። ሰሎሞን ኢሕአዴጎች ኢትዮጵያን እንደተቆጣጠሩ በስደት ወደ አሜሪካን አገር ሎሳንጀለስ ከተማ ከመጣ በኋላ «ሁሉም ዜሮ ዜሮ» የሚል ዘፈኑን አውጣና ታዋቂነቱን አተረፈ። ከዚያም ጊዜ ጀምሮ ሕይወቱን ከፖለቲካው ዓለም ሙሉ በሙሉ መዝፈቅ ብቻ ሳይሆን ዓላማውንና አቋሙን በመቀያየር በየጊዜው ዲያስፖራውን ግራ ሲያጋባ ኖሮአል። በራሱ ላይ ና በእጁ የባንዲራ መሓረብ በማሰር በየአደባባዩ ከመታየቱም ሌላ በየራዲድዮ ጣቢያዎችና በየፓልቶክ ሩም ውስጥ ጸረ ኢሕአዴግ አስተያየቶች እየሰጠ ከዘፋኝነት ወደ ሙሉ ጊዜ ፖለቲከኛነት በይፋ ተሸጋገረ። በዚህም ሳያበቃ በ2007 እ.ኤ.አ. ወደ አሥመራ በመጓዝ ከአቶ እሳያስ አፈወርቂ ጋር በመገናኘት እንዴት ወያኔ መወገድ እንዳለበት ተመካከረ። ከአቶ ኢሳያስና ከካቢኔ አባሎቻቸው ጋር አብረዋቸው የማስተዋሻ ፎቶም ተነሳ። በ3 ተከታታይ ልዩ ፕሮግራም በኤርትራ ቲቪ የአማርኛ ቋንቋ ሥርጭት አቶ መለስን እንዲሁም ወያኔን ሲዘልፍና ሚስጢር ብሎ ያለውን ሁሉ ተናገረ። አሬንጓዴ ነብራማ ወታደራዊ ዩኒፎርም ለብሶና ቀይ መለዮ አርጎ «የኢትዮጵያ አርበኞች ግንባር» ነን ከሚሉ ከብዙ መቶ ወጣቶች ጋር በዕንባ ስሜታዊ የሃገር ፍቅር ዘፈኖች ሲያዜም አመሸ። በፍጹም አልርሳችሁም እያለ ሁሉንም ሲያቅፍና አይዞአችሁ ሲል በቪዲዮ ማስታወሻ መቀዳቱ በዩ ቱብ ተመዝግቦ ይገኛል። በ2008 ድንገት ሰሎሞን ተካልኝ ብድግ ብሎ ጓዙን ጠቅልሎ ወደ አገር ቤት ገባ። በጊዜው ብዙዎቹን አስደነገጠ። ይሁን እንጂ ሰሎሞን ተካልኝ የተማመነውን ተማምኖ ኖሮአልና ከወያኔ ጋር ቅድመ ስምምነት አርጎ ኖሮ ገና አዲስ አበባ ኤርፖርት እንደደረሰ የመንግሥት ጋዜጠኞች መቅረጸ ድምጻቸውን ይዘው ጠበቁት። ገና እንደደረሰም መሬቱን ዝግ ብሎ ሳመ፡ ቀና ብሎ እጆቹን ወደ ላይ ዘረጋና ለዚያ ያበቃውን አምላኩን አመሰገነ። ከእንባው ጋር እየታገለም ውጭ አገር ባሳለፉት ዘመናት ሁሉ ስለ ኢሕአዴግ የተሳሳተ ግንዛቤ እንደነበረው ለመናገር አንድ ሰዓት ከ20 ደቂቃ ጊዜም አልፈጀበትም። ገና ቀና ብሎ በአቅራቢያው ያሉትንም ሰዎች በደንብ ሳይለይ የአገሪቱንም ዕድገት ማሞጋገስና ዲያስፖራውንም ለመወረፍ አፍታ አልፈጀበትም። ሰሎምን ተካልኝ እነኛ በንባ ሲቃ እየታጠበ ቃል የገባላቸውን የአሥመራ አርበኞች ወጣቶች ጉዳይ ረስቶ ዘንድሮ በተደረገው ምርጫ ኢሕአዴግ እንዲያሸንፍ የቅስቀሳ ዘፈን አውጥቶ አቶ መለስ ዜናዊን በማወደስ እንዲህ ሲል አቀነቀነ። << ይቅጥል ይቀጥል ሊቁ ሰው .... ይቀጥል ከፊት ሆኖ ይምራን ይቀጥል እኛ እንከተልው ከድል ጋር ጉዞ አልጠገብንምና አሁንም ይቀጥል ....... በብልህ አመራሩ በዓለም ተወድሶአል ..... ትናንት ብቻ አይደለም ዛሬም የመረጣል >> ሙሉ ዘፈኑን ለማየት የሚቀጥለውን ሊንክ ይጫኑ http://www.youtube.com/watch?v=js-VtDkMAvA በመጨረሻም ይህች ግጥም ከዩ ቱብ ተወሰዳለችና መታሰቢያነቷ ለአቶ ሰሎሞን ተካልኝ ትሁን። http://www.youtube.com/watch?v=l79VeFNpXK0"} {"id": "15524", "contents": "ሰነፍ ገበሬ በሰኔ ይሞታል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "15548", "contents": "ሲጠሩት ወዴት ሲልኩት አቤት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "15572", "contents": "ሲበሉ አድርሰኝ ሲጣሉ አርቀኝ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ጥሩ ምኞት"} {"id": "15584", "contents": "ሳይቃጠል በቅጠል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ከመሆኑ በፊት አቅድ ማውጣትን የሚመክር።"} {"id": "15590", "contents": "ሳይደግስ አይጣላም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ብዙ ጊዜ መጥፎ ነገር ከጥሩ ነገር ጋር ተቀላቅሎ በሂወት መከሰቱን የሚያስተውል ንግግር።"} {"id": "15596", "contents": "ሴት ለቤት ወፍጮ ለዱቄት የአማርኛ ምሳሌ ነው። አስፈላጊ ነገርን መግለጫ"} {"id": "15608", "contents": "ኢንተርሊንጉዋ ከ1929 ዓ.ም. ጀምሮ የተፈጠረ ሰው ሠራሽ ቋንቋ ነው። ከኤስፔራንቶና ከኢዶ በኋላ በተናጋሪዎች ስፋት ሦስተኛው ሠው ሠራሽ ቋንቋ ነው። የተለቀመው በተለይ ከእንግሊዝኛ፣ ከፈረንሳይኛ፣ ከጣልኛ፣ ከእስፓንኛና ከፖርቱጊዝኛ ስለ ሆነ ቋንቋው ከሁሉ እንደ ሮማይስጥ ይመስላል። ከነዚህ 5 ልሳናት ቀጥለው ጀርመንኛና መስኮብኛ በ2ኛ ደረጃ የኢንተርሊንጉዋ ምንጮች ናቸው። የቋንቋው ስም ከሮማይስጥ ቃላት inter (መካከል) እና lingua (ልሳን) ደርሷል። በየአሕጉሩ ጥቂት ሰዎች ያውቁታል። የኢንተርሊንጉዋ ውክፔዲያ አለ!"} {"id": "9140", "contents": "ፀጋው ታደሰ ኪሮስ በግንቦት 6 ቀን 1967 አ.ም. በኢትዮጵያ፣ ትግራይ፣ መቀሌ ከተማ ውስጥ ተወለደ። የአንደኛ ደረጃ ትምህርቱን በመቀሌ 1ኛ ደረጃ ት/ቤት፣ 2ኛ ደረጃ ትምህርቱን በአጼ ዮሃንስ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት ተማረ። ፀጋው ከሐምሌ 1 ቀን 1985 ጀምሮ በአስተማሪነት ሙያ ለ4 አመታት ያህል ሰርቶአል፤ በኋላም ወደ ጋዜጠኝነት ሙያ በመቀላቀል ከታኅሣሥ 1 ቀን 1990 ጀምሮ በድምጺ ወያነ ትግራይ መቀሌ ውስጥ ከሪፖርተርነት እስከ አዘጋጅነት አገልግሎአል።"} {"id": "9326", "contents": "ፍስሓ አጥላው መጀመርያውን የግዕዝ ፊደል ሶፍትዌር የጀመሩት ሊቅ ናቸው። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) http://abyssiniagateway.net/fidel/legends/FessehaAtlaw/ http://www.ethiomedia.com/ace/engineer_fesseha_atlaw.html"} {"id": "9590", "contents": "ሸማ ለብሶ ስልቻ በቅሎ ጭኖ ለብቻ ሸማ ማዋስ ለባላገር በቅሎ ማዋስ ለወታደር ሸማ በውሀ ሰው በንስሀ ሸማን በውሀ ሰውነትን በንስሀ ሸማ በየፈርጁ ይለበሳል ሸማና ምስጥ ወደ ውስጥ ሸማኔ በመኑ ጠይብ በከሰሉ ሸማኔ በድሩ ጠይብ በመንደሩ ሸማኔ ድውሩን ባለስልጣን ክብሩን ሸማን ጠምዞ ያሰጧል እህልን አላምጦ ይበሏል ሸምበቆ በመርዘሙ አይሆንም ምሰሶ ሸምበቆ በመርዘሙ ምሰሶ አይሆንም ሸርሙጣ ስታረጅ አቃጣሪ ትሆናለች ሸርሙጣን የወደደ ልብሱን ጥሎ አበደ ሸርሙጣን የወደደ ልብሱን ጥሎ ያበደ ሸኚና ጥላ ቤት አይገባም ሸኚ ቤት አያደርስም ሸኝ ቤት አይገባም ሸክላ ቢጥሉት ገለባ ሹመት ላወቀው ይከብደዋል ላላወቀው ያሳብደዋል ሹመት ሲገኝ ዘመድ አይገድም ሹመት ሺህ ሞት ሹመት በተርታ ስጋ በገበታ ሹመት የለመደ ወንዝ ዳር ይወርዳል ሹመትና ቁመት ከልኩ አያልፍም ሹመትና ቁመት አይገኝም በምኞት ሹም ለመነ አዘዘ ሹም ለሹም ያወርሳል ጉም ተራራ ያለብሳል ሹም ለሹም ይጎራረሳል ድሀ ለድሀ ይለቃቀሳል ሹም መክሰስ ወጀድ ማረስ አይቸግርም ሹም ሲቆጣ ማር ይዞ እደጁ ደስ ሲለው ማር ይዞ እደጁ ሹም ቢሞት ሀምሳ የሹም ልጅ ቢሞት መቶ ሀምሳ ሹም ቢሞት ቀባሪው ሀምሳ የሹም ልጅ ቢሞት መቶ ሀምሳ ሹም ያዛል ቄስ ይናዝዛል ሹምና ማር እያደር ይከብዳል ሹምና የጋማ ከብት በጊዜ ይከተት ሹምና ጥጥ እያደር ይከብዳል ሹምና ጥጥ እያደር ይከዳል ሹሩባ ትሰራ ሄዳ ጠጉሩዋን ተላጭታ መጣች ሹክሹክታ የጠብ ወለምታ ሺ መት ሺ ሞት ሺም ታለበ አንድ ያው በገሌ ሺ በመከረ አንድ በወረወረ ሺ በመከር አንድ በወረወር ሺ አውል ሲሞት ሺህ ይሙት ሺ አውል ከሚሞት ሺ ይሙት ሺ አውል ኪሞት ሺ ይሙት ሺ ይሙቱ ሺ አውል አይሙት ሺ ዝንብ መሶብ አይከፍትም ሺህ ቢታለብ አንድ በገሌ አለች ድመት ሺ ቢታለቡ ከገሌ አላልፍም አለች ድመት ሺ ቢያጩሽ አንድ ያገባሽ ሺ ያጭሽ አንድ ያገባሽ ሻማ ራሱ ነዶ ራሱ ብርሀን ይሰጣል ሻሽ ይደምቃል ማቅ ይሞቃል የሚበጀውን ባለቤቱ ያውቃል ሻጭ ገዥ ሆኖ ይገምታል ሽልም እንደሆን ይገፋል ቂጥም እንደሆን ይጠፋል ሽል ከሆነ ይገፋል ቂጣም ከሆነ ይጠፋል ሽል እንደሆን ይገፋል ቂጣም እንደሆን ይጠፋል ሽመልና ዘንግ ቂልና በግ ሽማግሌ ሳለ ምክር አይጠፋም ጎልማሳ ሳለ ላም አይነዳም ሽማግሌ በምክሩ አርበኛ በሰናድሩ ሽማግሌ ካለበት ነገር አይናቅበት ሽማግሌ ካለበት ነገር አይሰረቅ ጎበዝ ካለበት በትር አይነጠቅ ሽማግሌ ካልሞተ ስንዴ ካልመረተ ሽማግሌ ካልሞተ ስንዴ ካልሸተ ሽማግሌ ይገላግላል የተጠቃ አቤት ይላል ሽማግሌና ስልቻ ሳይሞሉ አይቆሙም ሽማግሌና ጅብ በላላባት ይገባል ሽማግሌን ከምክር ከመለየት ከምግብ መለየት ሽሮን ሲሸውዷት ፕሮቲን ነሽ አሏት ሽሽት ከኡኡታ በፊት ሽበት ምን ታረግ መጣህ ቢሉት እኖር ብዬ አለ ሽበት እኖር ብዬ መጥቻለሁ አለ ሽታና ግማት ላልሰማ ማውራት ሽንብራ መኖር በመከራ ሽንኩርት አንድም በሉት ገማ ደገሙትም ገማ ሽንኩርት የባህሪውን ይሸታል ሾላ በድፍን ሾተልን ወደ ሰገባህ ቁጣህን ወደ ትእግስት ሾተልን ወደ አራዊት ቁጣህን ወደ ትእግስት ሾተልን ወደ አፎት ቁጣን ወደ ትእግስት ሽሮ ቢደነፋ እንጀራ እስኪቀርብ ነው"} {"id": "15728", "contents": "ምናልባትም የመጀመሪያው የአማርኛ ጅዎግራፊ መጽሐፍ ሊባል የሚችለው ይህ መጽሐፍ በቄሱ ቻርለስ ዊሊየም ኢዘንበርግ በእንግሊዝ አገር በ1833 ዓ.ም ታተመ። ስለአውሮጳ ከተሞች፣ ስለ አገሮች፣ አህጉሮች፣ፈለኮችና ከዋክብት የሚያትተው ይህ መጽሐፍ 268 ገጾችን ያዝላል። ከታች የሚታዩትን ገጾች በመጫን ቀጥታ ማንበብ ወይም ዳውንሎድ አድርገው ቀስ ብለው ማንበብ ይችላሉ።"} {"id": "15734", "contents": "የካቲት ፫ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻፶፫ ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፪፻፲፫ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፪፻፲፪ ቀናት ይቀራሉ። ፲፯፻፰ ዓ/ም - በእስራት ላይ የነበሩት የ ፳፩ ዓመቱ ጎልማሳና የንጉሥ ኢያሱ አድያም ሰገድ ልጅ ዳግማዊ ዓፄ ዳዊት እንደነገሡ አዋጅ ተነገረ። የዘመነ መሳፍንት የመጨረሻው ጦርነት 166ኛ ዓመት መታሰቢያ ደጃዝማች ካሣ ኃይሉ፣ ‹‹ዳግማዊ ቴዎድሮስ ንጉሰ ነገሥት ዘኢትዮጵያ›› ተብለው ከመንገሳቸው በፊት የስሜንና የትግራይ ገዢ ከነበሩት ከደጃዝማች ውቤ ኃይለማርያም (የዳግማዊ ቴዎድሮስ ባለቤት የእቴጌ ጥሩወርቅ ውቤ አባት) ጋር የመጨረሻውን የዘመነ መሳፍንት ጦርነት ያደረጉት ከዛሬ 166 ዓመታት በፊት (የካቲት 3 ቀን 1847 ዓ.ም) ነበር፡ ደጃዝማች ካሣ በኅዳር ወር 1845 ዓ.ም ደጃዝማች ጎሹ ዘውዴን ጉርአምባ ላይ፣ በሰኔ ወር 1845 ዓ.ም ደገሞ ራስ አሊ አሉላን (ዳግማዊ አሊን) አይሻል ላይ ካሸነፉ በኋላ ከወቅቱ የግዛት ኃያላን መሳፍንት መካከል ለደጃዝማች ካሣ ያልገበሩት የስሜንና የትግራይ ገዢ የነበሩት ደጃዝማች ውቤ ኃይለማርያም ብቻ ነበሩ፡፡ ደጃዝማች ካሣም ወደ ደጃዝማች ውቤ ኃይለማርያም ለመዝመት አቀዱ፡፡ ከዘመቻቸው በፊትም ደጃዝማች ውቤ በሰላም እንዲገቡላቸውና እምቢ የሚሉ ከሆነ እምቢታቸው እንደማይበጃቸው የማስጠንቀቂያ መልዕክት ላኩባቸው፡፡ - - - ደጃዝማች ውቤ ኃይለማርያም ከፊትም ጀምሮ ደጃዝማች ማሩ እና ራስ ይማም፤ ደጃዝማች ሰባጋዲስ እና ራስ ማርዬ በሚዋጉበት ጊዜ በብልጠትና በዘዴ አንዱን ከሌላው ጋር እያዋጉ፣ ከሚመቻቸው ጋር እየወገኑና በጋብቻ እየተዛመዱ፤ ሲሸነፉም እየገበሩ ራሳቸውን ከአደጋ ጠብቀው ይኖሩ ነበር፡፡ ደረስጌ ማርያምን አሰርተው ለመንገሥ ጊዜ ሲጠባበቁ የደጃዝማች ካሣ ተደጋጋሚ ድል ዓይኑን አፍጥጦ በላያቸው ላይ መጣባቸው፡፡ ይባስ ብሎም ለደጃዝማች ካሣ እንዲገብሩ የሚያሳስብ መልዕክት ደረሳቸው፡፡ ደጃዝማች ውቤ ኃይለማርያም የደጃዝማች ካሣ መልዕክት ሲደርሳቸው … ‹‹ምን የጠገበ ነው?!"} {"id": "14042", "contents": "ቦሊቪያ በደቡብ አሜሪካ የሚገኝ አገር ነው። ዋና ከተማው ላፓዝ ነው። 11 ሚሊዮን ሕዝብ ያሉበትና ምንም የባሕር ጠረፍ የሌለው አገር ነው። በ2001 ዓም ስሙ በይፋ ከ«የቦሊቪያ ሪፐብሊክ» ወደ «የቦሊቪያ ብዙ-ብሔሮች ሪፐብሊክ» ተቀየረ። ስሙ «ቦሊቪያ» ከ1817 ዓም. ጀምሮ ስለአብዮታዊው አለቃ ሲሞን ቦሊቫር ክብር ደረሰ። ከ1974 ዓም ጀምሮ ዴሞክራሲያዊ መንግሥት ኖርዋል። ቦሊቪያ ከፍተኛ አንዴስ ተራሮች ሰንሰለት አለው፤ ላፓዝም ከማናቸውም የአለም ዋና ከተሞች ይልቅ ከባሕር ደረጃ በላይ ከፍተኛነት አለው። በጫፎቹም አመዳይ ይታያል። በዝቅተኛ ሥፍራዎች በጣም የሞቀ በረሃ አለ። እጅግ ብዙ የተለያዩ አትክልትና እንስሳት በቦሊቪያ ይገኛሉ። አብዛኞቹ ሕዝቦች ከኗሪ ብሔሮች እንደ ቀቿና አይማራ ናቸው፤ ቋንቋዎቻቸው ሁሉ ከእስፓንኛ ጋራ መደበኛ የስራ ቋንቋዎች ሁኔታ አላቸው። ልዩ ልዩ የጨፈራና የዘፈን አይነቶች አሉ። አበሳሰሉ በተለይ ባቄላ፣ በቆሎ፣ ድንች ይጠቀማል። እግር ኳስ በተለይ የተወደደው እስፖርት ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "14066", "contents": "ነሐሴ ፭ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፫፻፴፭ ኛው ዕለት ሲሆን የክረምት ወቅት ፵ኛው ዕለት ነው። ከዚህ ቀን በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በዘመነ ሉቃስ ፴፩ ዕለታት ሲቀሩ፤ በዘመነ ማቴዎስ፤ ማርቆስ እና ዮሐንስ ደግሞ ፴ ዕለታት ይቀራሉ። ፲፱፻፵፬ ዓ/ም - በዮርዳኖስ ሐሺሚ ንጉዛት ንጉሡ ታላል በአዕምሮ ሕመምተኛነት ምክንያት በአገሪቱ ምክር ቤት ሸንጎ “ለሥልጣን ብቃት የላቸውም\" ተብለው ሲሻሩ ገና አሥራ ስምንት ዓመት ያልሞላቸው ልጃቸው አልጋወራሹ በንጉሥነት እንደተኳቸው ይፋ ተደረገ። ንጉሥ ሁሴን የልደታቸው ዕለት ኅዳር ፯ ቀን ፲፱፻፵፮ ዓ/ም የንግሥ ስርዓታቸው ተከናወነ። ፲፱፻፶፪ ዓ/ም - ቻድ ከፈረንሳይ ቅኝ ግዛትነት ነፃነቷን አወጀች። ፍራንስዋ ቶምቦልባይ የአገሪቱ የመጀመሪያው ፕሬዚደንት ሆኑ። ፲፱፻፷፬ ዓ/ም - በቪዬትናም ጦርነት አሜሪካ የመጨረሻ የምድር ጦር ኃይሏን ከደቡብ ቪዬትናም አስወጣች። ፲፱፻፺፩ ዓ/ም - በአውሮፓ እና በእስያ አኅጉራት እስከ ፫፻፶ ሚሊዮን የሚቆጠሩ በአውሮፓውያን አቆጣጠር የምዕተ ዓመቱን የመጨረሻ ድፍን የፀሐይ ግርዶሽ ተመልክተዋል። ፲፱፻፺፭ ዓ/ም - የፓሪስ ከተማ የሙቀት ሞገድ እስከ አርባ አራት ዲግሪ ሴልሲዩስ ደርሶ ባስከተለው ሰበብ ወደ መቶ አርባ አራት ያህል ሰዎች ሞቱ። (እንግሊዝኛ) http://en.wikipedia.org/wiki/August 11 (እንግሊዝኛ) http://news.bbc.co.uk/onthisday/hi/dates/stories/august/11"} {"id": "14126", "contents": "ባህረ ነጋሽ በጥንቱ ዘመን ኢትዮጵያኖች ይጠቀሙበት የንበረው የማዕረግ አይነት ነው። የዚህ ሰው ድርሻም አሁን ኤርትራ ተብሎ የሚታወቀውን ክፍል ማስተዳደር ነበር።"} {"id": "17864", "contents": "ስቲፍነስ ዘዴ (Direct stiffness method) በየመዋቅር ትንታኔ ውስጥ ውስብስብ ለሆኑ እና በስታቲክስ መፍትሄ ለማይገኝላቸው መዋቅሮች ለኮምፒውተር እንዲመች ተደርጎ የሚቀርብ የቁጥር ድርድር ስሌት ነው። ከ(finite element) መንገዶች ውስጥ በከፍተኛ መጠን ጥቅም ላይ እየዋለ ያለው የስሌት ዓይነት ሲሆን ይህን በመጠቀም በመዋቅሩ ላይ የመከወኑ እንደ ጉልበት እና የቦታ ለውጥ ማስላት ይቻላል። ፍሌክሲቢሊቲ መንገድ Introduction to Finite Element Method. Fall 2001. University of Colorado. 18 Sept. 2005 Robinson, John. Structural Matrix Analysis for the Engineer. New York: John Wiley & Sons, 1966 Rubinstein, Moshe F. Matrix Computer Analysis of Structures. New Jersey: Prentice-Hall, 1966 McGuire, W., Gallagher, R. H., and Ziemian, R. D. Matrix Structural Analysis, 2nd Ed. New York: John Wiley & Sons, 2000."} {"id": "17348", "contents": "ተረቴን መልስ አፌን በዳቦ አብስ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ተረት ተተርቶ ሲያበቃ አዳማጭም ሌላ ተረት በማቅረብ እንዲሳተፍ የሚጋብዝ አባባል"} {"id": "14204", "contents": "ሀሰት ቢናገሩ ውቃቢ ይርቃል የአማርኛ ምሳሌ ነው። - ውቃቢ ማለት ጠባቂ መልዓክ (guardian angel) ማለት ሲሆን ውሽት ስንናገር ጠባቂ መልዓካችን እንደሚርቀን የሚያሳይ አባባል ነው።"} {"id": "17900", "contents": "ኡር (ሱመርኛ፦ ኡሪም፤ አካድኛ፦ ኡሩ) በደቡብ ሱመር (የዛሬይቱ ኢራቅ) የነበረ ከተማና መንግሥት ሲሆን በኤፍራጥስ ወንዝ ደቡብ ዳርቻ ላይ ተገኘ። በጥንት ሥፍራው በፋርስ ወሽመጥ ላይ ሲሆን አሁን ግን ባሕሩ የብስ ሆኖ ከወሽመጡ በጣም ይርቃል። በኩፋሌ 10፡24 መሠረት «የከለዳውያን ዑር» በአርፋክስድ ወገን በኬሴድ ልጅ በዑር ተሠርቶ ነበር፤ ይህም በመጽሐፍ ቅዱስ አብርሃም የተወለደበት ከተማ ነው። የሥነ ቅርስ ሊቅ ሌዮናርድ ዉሊ «የከላውዴዎን ኡር»ና በኤፍራጥስ ላይ የነበረው ዑር ሱመር አንድላይ እንደ ነበሩ የሚያምን ቢሆን፤ በቀድሞው አይሁድና አረብ ልማድ ግን «የከላውዴዎን ኡር» በስሜን መስጴጦምያ እንደ ተገኘ ይላል። ኡር እጅግ ጥንታዊ መሆኑ ይመዘገባል። የዱሙዚድ ሕልም በተባለ ትውፊት፣ የኡሩክ ንጉሥ ዱሙዚድ ከቅንጦቱ በተገለበጠው ጊዜ፣ ያባረሩት አመጸኛ ረሃብተኞች ከኡርና ከሌሎች የሱመር ከተሞች እንደ መጡ ይነግረናል። በኡር ፍርስራሽ ውስጥ፣ የከተማው መጀመርያ ነገሥታት መቃብሮች ተገኝተዋል፤ ከነኚህም ውስጥ የንጉሦች አካላምዱግና መስካላምዱግ፣ የንግሥት ፑአቢም መቃብሮች አሉ። የመስካላምዱግ ልጅ ንጉሥ መስ-አኔ-ፓዳ ኡሩክ፣ ኪሽና ኒፑርን ይዞ የሱመርን ላዕላይነት ለኡር መንግሥት መሰረተ። ይህ የኡር 1ኛው ሥርወ መንግሥት ይባላል። በዚህ ስርወ መንግሥት መጨረሻ፣ ኡር ድል ሆኖ ሥልጣኑ ወደ ኤላም ከተማ ወደ አዋን እንደ ተወሰደ በሱመር ነገሥታት ዝርዝር ላይ ይተረካል። በ22ኛ ክፍለ ዘመን ዓክልበ."} {"id": "15974", "contents": "ስለ ጨሰ አይነድም ስለዳመነ አይዘንብም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ቶሎ ውሳኔ ላይ መድረስን የሚነቅፍ ትክክለኛ አባባል።"} {"id": "17930", "contents": "ተንጋሎ ቢተፉ ተመልሶ ካፉ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "15986", "contents": "ስራ ከምፈታ ልጄን ላፋታ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ስራ አጥነት ለተንኮል እንደሚያሰናዳ ያሳያል። በእንግሊዝኛው idleness is the workshop of the devil ከሚለው አባባል ጋር ይሄዳል።"} {"id": "16004", "contents": "ሸማ በየፈርጁ ይለበሳል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "16010", "contents": "ሸምበቆ በመርዘሙ አይሆንም ምሰሶ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "16016", "contents": "ሸኚ ቤት አያደርስም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "16022", "contents": "ሹመት በተርታ ስጋ በገበታ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "16040", "contents": "መንግሥቱ ንዋይ በ፲፱፻፰ ዓ/ም አዲስ አበባ ላይ አራዳ ጊዮርጊስ ገዳም ሠፈር አካባቢ ተወለዱ። አባታቸው ዓለቃ ንዋይ የደብሩ ዓለቃ ነበሩ። ትምሕርታቸውን በተፈሪ መኮንን ትምሕርት ቤት ተከታትለው አዲሱ የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ሁለተኛ ደረጃ ትምሕርት ቤት ሲመሰረት ወደዚያ ተዛውሩ። የገነት ጦር ትምሕርት ቤት ሲከፈት ደግሞ፣ መንግሥቱ ንዋይ ተመልምለው ከገቡት ዕጩ መኮንኖች አንዱ ነበሩ። ሌሎች (በኋላ ጄነራሎች) እንደነ አቢይ አበበ፣ አሰፋ አያና፣ ኢሳያስ ገብረሥላሴና ከበደ ገብሬ በዚሁ ትምሕርት ቤት ከመንግሥቱ ጋር የነበሩ ዕጩ መኮንኖች ናቸው። መንግሥቱ ከዚያው የጦር ትምሕርት ቤት በመቶ አለቃ ማዕረግ ተመርቀው ሲወጡ ወዲያው የጠላት ኢጣልያ ጦር አገሪቱን ይወርና እሳቸው ከሌሎች ጓዶቻቸው ጋር ወደማይጨው ዘምተው ግዴታቸውን ተውጥተዋል። ጠላትም ድሉን ሲቀዳጅ እና ንጉሠ ነገሥቱ ሲሰደዱ መቶ አለቃ መንግሥቱ በዚያን ጊዜ የኢትዮጵያ መንግሥት ወደሸሸበት ነቀምት ሄደው እዚያ “ጥቁር አንበሳ” የሚባለውን ማኅበር መሥራች አባል ናቸው። ከጥቂት ጊዜም በኋላ ከጓደኞቻቸው ጋር ወደጅቡቲ ተሰደዱ። በ፲፱፻፴፪ ዓ/ም ንጉሠ ነገሥቱ ተመልሰው ካርቱም ሲገቡ እነኚህን ስደተኛ መኮንኖች ከጅቡቲ ወደካርቱም እንዲመጡ ይደረግና መንግሥቱ ንዋይ ከነ ሙሉጌታ ቡሊ፣ ነገሠ ወልደሐና፣ ወልደማርያም ኃይሌ፣ ዘውዴ ገበሳ እና ታምራት ዘገየ ጋር ሆነው ከንጉሠ ነገሥቱ ጋር ተቀላቀሉ። ወዲያውም ከእሳቸው ጋር በ፲፱፻፴፫ ዓ/ም አብረው ወደኢትዮጵያ በድል ሲገቡ በክብር ዘበኛ ውስጥ በጄኔራል ሙሉጌታ ሥር ሻምበል ሆነው ቆዩ። በመስከረም ወር ፲፱፻፵፱ ዓ/ም ኮሎኔል መንግሥቱ ብርጋዴር ጄኔራል ተብለው የክብር ዘበኛ ጠቅላይ አዛዥነትን ተሾሙ። ተራማጅ እና የክብር ዘበኛን ሠራዊት በሰገላዊ ውትድርና ንቃተ ሕሊናውን ለማዳበር ብዙ የጣሩ መኮንን እንደነበሩ ተመስክሮላቸዋል።"} {"id": "16046", "contents": "አናሲሞስ ነሲብ ( አባ ገመቺስ ) 1842-1923 በ 1842 በቀድሞ አጠራር ኢሉባቦር ክ."} {"id": "18068", "contents": "የኢትዮጵያ ታሪክ፡ ኑብያ አክሱም ዛጉዬ በተክለ ጻድቅ መኩሪያ የተደረሰ እንዲሁም በ[[ትንሳኤ ዘጉባኤ ማተሚያ ቤት በ1951 ዓ.ም. የታተመ መጽሐፍ።"} {"id": "18080", "contents": "የኢትዮጵያ ታሪክ፡ ኑብያ አክሱም ዛጉዬ በተክለ ጻድቅ መኩሪያ የተደረሰ እንዲሁም በ[[ትንሳኤ ዘጉባኤ ማተሚያ ቤት በ1951 ዓ.ም. የታተመ መጽሐፍ።"} {"id": "18098", "contents": "የኢትዮጵያ ታሪክ፡ ከዐፄ ልብነ ድንግል እስከ ዐፄ ቴዎድሮስ በተክለ ጻድቅ መኩሪያ የተደረሰ እንዲሁም በ[[ትንሳኤ ዘጉባኤ ማተሚያ ቤት በ1951 ዓ.ም. የታተመ መጽሐፍ።"} {"id": "21122", "contents": "የሚያድግ ልጅ አትበድል የሚሞት ሽማግሌ አታቅል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሚያድግ ልጅ አትበድል የሚሞት ሽማግሌ አታቅል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "9842", "contents": "ኒሞንያ የሳንባ መቁሰል ነው። ሳንባ ኦክሲጅንን ከአየሩ የሚቀስሙ ብዙ ዋሽቶች አሉት። በኒሞንያ ግን ዋሽቶቹ በፈሳሽ ተሞልተው ኦክሲግንን እንደ በፊቱ ሊቀስሙ አይችሉም። መተንፈስን ያስቸግራል፣ መሳል ውይም ኅመም ይፈጥራል። ባክቴሪያ፣ ቫይረስ፣ ወይም ፈንገስ ጠንቆች ሊሆኑ ይችላሉ። ለብዙ አይነት ኒሞንያ፣ አንቲባዮቲክ መድኃኒት ሊፈውሰው ይችላል። ሆኖም በሽታው ለማንኛውም ሰው አደገኛ ነው። (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "9848", "contents": "ኢውተርዘን (ጀርመንኛ፦ Uetersen) የጀርመን ከተማ ነው። 53°41′ ሰሜን ኬክሮስ እና 9°40′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል። በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ Category:Uetersen የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ።"} {"id": "9884", "contents": "ደጃዝማች በየነ መርድ የባሌ አገረ ገዥና የልዕልት ሮማነወርቅ ባለቤት ነበሩ። ጣልያ ኢትዮጵያን በወረረው ጊዜ ከ1928 ዓ.ም. ጀምሮ ታዋቂ አርበኛ ሲሆኑ በ1929 ዓ.ም. ተይዘው ተገደሉ። የደጃዝማች መርድ በየነና የደጃዝማች ሶምሶን በየነ አባት ነበሩ። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "9932", "contents": "ሶፊያ ሮታሩ (ሞልዶቭኛ፦ Sofia Mihailovna Rotaru-Evdokimenko /ሶፊያ ሚሃይሎቭና ሮታሩ-ኤቭዶኪመንኮ/ ፤ ዩክራይንኛ፦ Софія Ротару) ሩሳዊት፣ ኡክራይናዊት፣ ሞልዶቫዊት እና ቀድሞ ሶቭየት ዘፋኝ፣ ሙዚቀኛ፣ ጭፍረኛ፣ ተዋናይና ደራሲ ነች። ስለ ድምጿና በምሥራቅ አውሮፓ በተለይ ትታወቃለች። በዜና ማሰራጫ በኩል «የዘመናዊ ሙዚቃ ንግሥት» ተብላ ተሰይማለች። በ1986 እ.ኤ.አ. ስመ ጥሩ ማእረግ «የሶቭየት ህብረት ሕዝብ ዛፋኝ» የተቀበለች መጀመርያ ዘመናዊ ሴት ዘፋኝ ሆነች፤ በ2000 እ.ኤ.አ. ደግሞ የ20ኛው ክለ ዘመን ዘፋኝ ተባለች። ዛሬ ሶፊያ ሮታሩ የዩክሬን ዜጋ ሆና በክሪሜያና በያልታ ክብር ኗሪ ነች። ዋና መኖርያዋ ያልታ ሲሆን ደግሞ ቤቶች በመስኮብ፣ ክዬቭና ባደን-ባደን አሏት። በርካታ ከፈትኛ ሽልማቶችም አሏት፤ ከነዚህም መካከል የዩክሬን ሶቭዬት ሪፐብሊክ ክብር ዘፋኝ፣ የዩክሬን ሕዝብ ዘፋኝ፣ የሞልዳቪያ ሶቭዬት ሪበብሊክ ሕዝብ ዘፋኝ፣ ወዘተ ናቸው። ^ The Pop Queen celebrated her 60th Anniversary as a queen should | work www.sofiarotaru.com"} {"id": "18458", "contents": "(ጠያቂ) ታድያስ (መላሽ) አለን በአዲዳስ ያውም ሳንዋስ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዘይቤያዊ አነጋገር ቁና ሰፋች"} {"id": "20516", "contents": "እያደር ይቃቃር የአማርኛ ምሳሌ ነው። እያደር ይቃቃር የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20528", "contents": "እዳ ከሜዳ ሲለኝ አደረ የአማርኛ ምሳሌ ነው። እዳ ከሜዳ ሲለኝ አደረ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20534", "contents": "እደለ ቢስ አሞራ አሸን ሲመጣ አይኑ ይጠፋል የአማርኛ ምሳሌ ነው። እደለ ቢስ አሞራ አሸን ሲመጣ አይኑ ይጠፋል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20540", "contents": "እድል ፈንታ ጥዋ ተርታ የአማርኛ ምሳሌ ነው። እድል ፈንታ ጥዋ ተርታ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20546", "contents": "እድሜና ጨርቅ ሲበጣጠስ ያልቅ የአማርኛ ምሳሌ ነው። እድሜና ጨርቅ ሲበጣጠስ ያልቅ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20552", "contents": "እጄ ከበትር አፌ ከነገር የአማርኛ ምሳሌ ነው። እጄ ከበትር አፌ ከነገር የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "18560", "contents": "ኬሚካል ኤንጂኒሪንግ (የጥንተ ንጥር ምህንድስና) ጉልበትንና ቁስን በተግባራዊነት ለመጥቀም፣ ለማስገኘት፣ ለማቀድ፣ ለማጓጓዝና ለመለውጥ፣ የኬሚስትሪ፣ የፊዚክስ፣ የትምህርተ ሂሳብ፣ የሥነ ሕይወትና የሥነ ንዋይ መርኆችን የሚጠቅመው የምህንድስና ዘርፍ ነው። (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "20576", "contents": "እግረ ቀጭን ይሞታል ሲሉ እግረ ደንዳና ይሞታል የአማርኛ ምሳሌ ነው። እግረ ቀጭን ይሞታል ሲሉ እግረ ደንዳና ይሞታል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21260", "contents": "የሞተ ልጅ አንገቱ ረጅም ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሞተ ልጅ አንገቱ ረጅም ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20588", "contents": "እግርህን ለጠጠር ደረትን ለጦር የአማርኛ ምሳሌ ነው። እግርህን ለጠጠር ደረትን ለጦር የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20594", "contents": "እግዜር በትር ሲቆርጥ ቆላ አይወርድም የአማርኛ ምሳሌ ነው። እግዜር በትር ሲቆርጥ ቆላ አይወርድም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20606", "contents": "እጭን ያለ ኮርቻውን እለምን ያለ ስልቻውን የአማርኛ ምሳሌ ነው። እጭን ያለ ኮርቻውን እለምን ያለ ስልቻውን የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "18626", "contents": "ኢትስ ኮምፕሊኬትድ (It's Complicated)"} {"id": "16292", "contents": "መንገድ የኢትዮጵያ ፊልም ነው። ፊልሙ በሀገሪቱ ሲኒማ ቤቶች ረዥም ጊዜ የቆየ ሲሆን በህዝብ ዘንድ ከፍተኛ ተቀባይነትን አግኝቷል።"} {"id": "16304", "contents": "ጉዞው የኢትዮጵያ ፊልም ነው። ፊልሙ በሀገሪቱ ሲኒማ ቤቶች ረዥም ጊዜ የቆየ ሲሆን በህዝብ ዘንድ ከፍተኛ ተቀባይነትን አግኝቷል።"} {"id": "16310", "contents": "የበረዶ ዘመን 2 በኢትዮጵያዊያን የተሠራ ፊልም ነው። ፊልሙ በሀገሪቱ ሲኒማ ቤቶች ረዥም ጊዜ የቆየ ሲሆን በህዝብ ዘንድ ከፍተኛ ተቀባይነትን አግኝቷል።"} {"id": "16316", "contents": "ዝክረ ነገር በማኅተመ ሥላሴ ወልደ መስቀል ተጽፎ በ፲፱፻፵፪ ዓ.ም. ለህትመት የበቃ መጽሐፍ ነው። ይህ መጽሐፍ በታሪክ ከፍተኛ ግምት የሚሰጠውና አጠቃላዩን የኢትዮጵያ ሕዝብ ኢኮኖሚያዊ፣ ማኅበራዊና ፖለቲካዊ እንቅስቃሴ የሚዘክር ነው። ናሽናል ቢብሊዮግራፊ ቡድን፣ መዝገበ ህትመት ዳሰሳ፣ ቅፅ 25፣ ቁጥር 5፣ 2000 ዓ.ም.፣ ገፅ 14"} {"id": "10160", "contents": "Play media [[1949] 1949 የእስራኤል ህግ አውጪ አስተዳደር ነው [[. ዋናው [[]] [\"49] ነበር።"} {"id": "18698", "contents": "አን ላሞት (እ.አ.አ. 1954) ታዋቂ አሜሪካዊት ደራሲ ነች። በዋናነት እንግሊዝኛ: Crooked Little Heart በተሰኘው ስራዋ ትታወቃለች። ‎የአሜሪካዊ ደራሲያን ዝርዝር (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "16376", "contents": "ሽማግሌና ጅብ በላላባት ይገባል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "18722", "contents": "ቻርለስ ሜጀር (እ.አ.አ. 1856 – 1913) ታዋቂ አሜሪካዊ ደራሲ ነው። በዋናነት እንግሊዝኛ: When Knighthood Was in Flower በተሰኘው ስራው ይታወቃል። ‎የአሜሪካዊ ደራሲያን ዝርዝር (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "20732", "contents": "ወንድ ከዋለበት ከብት ከተስማራበት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ወንድ ከዋለበት ከብት ከተስማራበት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20738", "contents": "ወይዘሪትነት ያንድ ቀን ርቀት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ወይዘሪትነት ያንድ ቀን ርቀት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20744", "contents": "ወገኛ ቀበሌ ወረዳ (ከፍተኛ) መሆን ያምራታል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ወገኛ ቀበሌ ወረዳ (ከፍተኛ) መሆን ያምራታል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20756", "contents": "ውሀ ለሚወስደው ሰው በትርህን እንጂ እጅህን አትስጠው የአማርኛ ምሳሌ ነው። ውሀ ለሚወስደው ሰው በትርህን እንጂ እጅህን አትስጠው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20762", "contents": "ውሀ ልትቀዳ ሄዳ እንስራዋን ረስታ መጣች የአማርኛ ምሳሌ ነው። ውሀ ልትቀዳ ሄዳ እንስራዋን ረስታ መጣች የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20774", "contents": "ውሀ ቢወቅጡት እንቦጭ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21428", "contents": "የወንድ አልጫ እንዶድ ሙቀጫ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የወንድ አልጫ እንዶድ ሙቀጫ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21434", "contents": "የወደቀ ዛፍ መንገዱን ዘጋ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የወደቀ ዛፍ መንገዱን ዘጋ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21440", "contents": "የወጌሻ ልጅ ዛፍ ላይ ያድራል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የወጌሻ ልጅ ዛፍ ላይ ያድራል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21446", "contents": "የውድማ ዘንዶ ይቀጠቀጣል እንደበረዶ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የውድማ ዘንዶ ይቀጠቀጣል እንደበረዶ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "16430", "contents": "ቅጥረኛ በተስማማበት የተወሰነ አገልግሎት እና ከቀጣሪው በሚሰጠው ተመጣጣኝ ደመ-ወዝ የሚሰራ አገልጋይ ነው።"} {"id": "16436", "contents": "ተመጣጣኝ ክፍያ ተጠቃሚ ላገኘው አገልግሎት ወይም ገዥ ለገዛው ሸቀጥ በሁለቱ የግብይት አካላት ስምምነት ይመጥናል ተብሎ የሚቀርብ የገንዘብ ወይንም የዓይነት ክፍያ ነው።"} {"id": "21464", "contents": "የድፍድፍ ኩራቱ ውሀ እስኪገባ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው። የድፍድፍ ኩራቱ ውሀ እስኪገባ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21470", "contents": "የገንዘብን ነገር ካሰላሰሉት አባ ሀናም ሞቱ እንደጨበጡት የአማርኛ ምሳሌ ነው። የገንዘብን ነገር ካሰላሰሉት አባ ሀናም ሞቱ እንደጨበጡት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21476", "contents": "የጊዜ ግልባጭ እግር ሰውነት ያካል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የጊዜ ግልባጭ እግር ሰውነት ያካል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21482", "contents": "የጥንት ወዳጅክን በምን ሽኘኸው በሻሽ አዲሱ እንዳይሽሽ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የጥንት ወዳጅክን በምን ሽኘኸው በሻሽ አዲሱ እንዳይሽሽ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21488", "contents": "የጨነቀው እርጉዝ ያገባል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የጨነቀው እርጉዝ ያገባል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "19130", "contents": "ግልባጭ የአንድ ጥገኛ አምክንዮ አረፍተ ነገር አባል አረፍተ ነገሮች ሲገለበጡ የሚገኝ አረፍተ ነገር ነው። በሒሳብ አጻጻፍ፣ የሚከተለው ዐረፍተ ነገር ቢሰጥ P → Q {\\displaystyle P\\rightarrow Q} ግልባጩ እንዲህ ይሰፍራል ¬ P → ¬ Q {\\displaystyle \\neg P\\rightarrow \\neg Q} ። ዝናብ ከዘነበ፣ ሜዳው ይጨቀያል። የዚህ አረፍተ ነገር ግልባጭ ዝናብ ካልዘነበ ሜዳው አይጨቀይም። እዚህ ላይ መረዳት ያለብን ዋናው አርፍተ ነገርና ግልባጩ የእውነት ዋጋቸው እርስ በርስ ጥገኛ እንዳልሆነ ነው። ማለት ዋናው አረፍተ ነገር እውነት ሆኖ ግልባጩ እውነትም ሆነ ውሸት ሊሆን ይችላል። ደግሞ ይዩ፡ ዙር ተገልባጭ ዙር ጥገኛ አምክንዮ"} {"id": "19136", "contents": "ወ/ሮ አዜብ መስፍን የህወሃት ነባር ታጋይና የኢትዮጵያው ጠ/ሚኒስትር የአቶ መለስ ዜናዊ ባለቤት ናቸው። ቀዳማዊ እመቤት በነበሩበት ወቅት በኢትዮጵያ ከፍተኛ የንግድ እንቅስቃሴ የሚያደርጉ ተቋሞች ስብስብ የሆነውን የትግራይ መልሶ ማቋቋሚያ ማህበር (ት.እ.ም.ት) መሪ ነበሩ፡፡ በአዲስ አበባ እና በሰሜን አሜሪካ የሚገኙ የኢትዮጵያውያን ሚዲያዎች ወይዘሮዋን በተለያዩ ከባድ የሙስና ቅሌቶች ይፈርጁዋቿል፡፡ ወይዘሮ አዜብ የባለቤታቸው መታሰቢያ የመለስ ዜናዊ ፋውንዴሽን መስራች እና የቦርድ ሰብሳቢ ናቸው፡፡ ከመለስ ዜናዊ ጋር ትዳር ከመመስረታቸው በፊት የአርከበ እቁባይ የፍቅር ጓደኛ እንደነበሩ የህዋህት ታጋይ የነበሩት ገብረመድህን አርአያ መስክረዋል። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "21542", "contents": "የፍየል ጅራት ከብርድ አያድን እፍረት አይከድን የአማርኛ ምሳሌ ነው። የፍየል ጅራት ከብርድ አያድን እፍረት አይከድን የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21548", "contents": "ያ በሬ ባላገደደ ያ በሬ ገደል ባልገባ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያ በሬ ባላገደደ ያ በሬ ገደል ባልገባ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21554", "contents": "ያህያ ቀበጥ ከጅብ ጡት ይጣባል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያህያ ቀበጥ ከጅብ ጡት ይጣባል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21566", "contents": "ያለ መሰረት ቤት ያለ ትምህርት እውቀት የለም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያለ መሰረት ቤት ያለ ትምህርት እውቀት የለም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "19208", "contents": "ጋና የአለም ባንዲራዎች ሰንደቅ ዓላማ (ይህ ባንዲራዎች ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "19508", "contents": "ነቢይ ባገሩ አይከበርም የአማርኛ ምሳሌ ነው። አወኩሽ ናኩሽ"} {"id": "19514", "contents": "ነብር አይኑን ታመመ ፍየል መሪ ሆነ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "11126", "contents": "አሰላ የአርሲ ክፍለሀገር ዋና ከተማ ነው። ተራራማ ቦታ ላይ የሚገኝ ሲሆን የአየር ንብረቱ ደጋማ ነው። ከአዲስ አበባ ደቡብ ምስራቅ 175 ኪ.ሜ ያህል ይርቃል። አሰላ በ 7°57'ሰሜን ኬክሮስ እና በ 39°7'ምስራቅ ኬንትሮስ ይገኛል። የመሬቱ ከፍታ 2430 ሜትር ከ.ጠ.በ. ሲሆን በስሙ የተመዘገበ የአየር ማረፊያ አለው ። ነበረው ለሌላ አገልግሎት ውሎዋል!"} {"id": "21650", "contents": "ያልተመካ ግልግል ያውቃል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተመካ ግልግል ያውቃል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21662", "contents": "ያልተገራ ፈረስ ይጥላል በደንደስ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተገራ ፈረስ ይጥላል በደንደስ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21668", "contents": "ያልታደለ ቆዳ ሲላፋ ያድራል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልታደለ ቆዳ ሲላፋ ያድራል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21686", "contents": "ያልደረሰበት ግልግል ያውቃል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልደረሰበት ግልግል ያውቃል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21692", "contents": "ያልጠሩት ሰርገኛ በትረኛ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልጠሩት ሰርገኛ በትረኛ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21704", "contents": "ያማከሩት ዳኛ ያግዛል የመተሩበት እጅ ይወዛል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያማከሩት ዳኛ ያግዛል የመተሩበት እጅ ይወዛል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "31022", "contents": "1 አሹር-ኡባሊት ከ1366 እስከ 1331 ዓክልበ. የአሦር ንጉሥ ነበረ። ዘመኑ በአሦር ነገሥታት ዝርዝር ላይ እንዳለው ለ35 ዓመታት ነበረ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "21998", "contents": "ደፋርና ጭስ መውጫ ቀዳዳ አያጣም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ደፋርና ጭስ መውጫ ቀዳዳ አያጣም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "19736", "contents": "ሬማ ደሴት በደቡባዊ ምስራቅ ጣና ሐይቅ የምትገኝ ደሴት ናት። በዚህ ደሴት ሬማ መድሃኒ አለም የተሰኘው ቤ/ክርስቲያን ሲገኝ፣ አጼ ሠርፀ ድንግል በቤተክርስቲያኑ መቀበራቸው ይጠቀሳል።"} {"id": "22016", "contents": "ዲያቢሎስ በክፋቱ ተወጋ ዳቢቱ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዲያቢሎስ በክፋቱ ተወጋ ዳቢቱ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22616", "contents": "ሶሌ (Pittosporum viridiflorum) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።"} {"id": "31052", "contents": "3 ኤሪሹም በአሦር ነገሥታት ዝርዝር ዘንድ ለ13 ዓመታት (ከ1573 እስከ 1561 ዓክልበ. ገደማ) የአሦር ንጉሥ ነበረ። የቀዳሚው የ2 ሻርማ-አዳድ ወንድም ይባላል፣ ተከታዩም 2 ሻምሺ-አዳድ ልጁ እንደ ነበር ይላል። ከዚህ ዘመን ምንም ሥነ ቅርስ ወይም ሌላ መረጃ የለንም።"} {"id": "22652", "contents": "ለወረዳው፣ በርበሬ (ወረዳ)ን ይዩ። በርበሬ (Capsicum) ኢትዮጵያና ዓለም ውስጥ የሚገኝ የተክል ወገን ነው። እንዲሁም በርበሬ ለረጅም ጊዜያት በኢትዮጵያ የነበረ ባህላዊ ምግብ ነው። ሆኖም የበርበሬ መነሻ በአሜሪካዎች ነበረ፤ ከ1500 ዓም ቀጥሎ በፖርቱጋል ሰዎች ወደ አፍሪቃ የተስፋፋው ነው። ቁንዶ በርበሬ የሚባለው ተክል ከጥንት ጀምሮ በአፍሪካ ቢታወቅ እሱ ግን በፍጹም ሌላ አስተኔ ነው። ሚጥሚጣ የበርበሬ አይነት ነው። በአበሳሰል የበርበሬ ቅመም ይዞታ ሚጥሚጣ፣ ነጭ ሽንኩርት፣ ዝንጅብል፣ በሶብላ፣ ኮረሪማ፣ ጤና አዳም፣ ነጭ አዝሙድ፣ ጥቁር አዝሙድ፣ እና ኣብሽ ናቸው።"} {"id": "22664", "contents": "ባዬ (Combretum paniculatum) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው። በረጀም ዛፎች ላይ የሚያድግ ቊጥቋጥ ነው። ደማቅ ቀይ አበቦች አሉት። ሌላ ዝርያ Terminalia schimperiana ደግሞ «ባዬ» ተብሏል፤ ይህም መለየት ይፈልጋል። በጥርና የካቲት ያብባል። በሙቅ፣ እርጥብ ሥፍራዎች በወለጋና ጅማ ይታያል። ትኩስ አበቦቹ ተደቅቀው ጭማቂው ለዓይን በሽታ ለማከም ይጠቀማል። ይህ ተክል ወይም ምናልባት Terminalia schimperiana ደግሞ ቁምጥናን ለማከም ተጠቅሟል። ^ አማራ ጌታሁን - SOME COMMON MEDICINAL AND POISONOUS PLANTS USED IN ETHIOPIAN FOLK MEDICINE March 1976 እ.ኤ.አ."} {"id": "22670", "contents": "ተልባ (Linum usitatissimum) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው። በኢትዮጵያ ወይም በየትም አገር ተልባ ስለ ዘሩ ይታረሳል። ባጠቃላይ የሚያለዝብ የሚያስቀምጥ መጠጥ ሆኖ ይጠቀማል። ከሁዳዴ ጾም በኋላ ለፋሲካ ድግስ ለማዘጋጀት የሚያለዝብ ተልባ መጠጥ ይጠጣል። መጠጡም ለመስራት፣ ዘሮቹ ትንሽ ይጠበሱና ይፈጩ። የቀቀለ ዘሩ መዳን ለማፋጠን በቁስል ላይ ይደረጋል። ይህ ዘዴ ደግሞ ጥይት ከቁስል ለማውጣት እንደሚረዳ ተጽፏል። የተልባ ወጥ ይሠራል። ከዘሩ ምግብ በላይ ስለ ዘይቱ እና ስለ ጭረቱ (ተልባ እግር) ይታረሳል። ተልባን መብላት ኮሌስትሮልን ከደም ለማጥራት፣ የደም ግፊትንም ለማሳነስ እንደሚችል በዘመናዊ ሳይንስ ታውቋል። የደረቀ ተልባ ዘር መረቅ በስኳር ለትቅማጥ መስጠቱ ተዘግቧል። ^ አማራ ጌታሁን - SOME COMMON MEDICINAL AND POISONOUS PLANTS USED IN ETHIOPIAN FOLK MEDICINE March 1976 እ.ኤ.አ. ^ የፍቼ፣ ኦሮሚያ ባህላዊ መድሃኒት ጥናት 2006 ዓም ከዓቢዩ እኒየው እና ሌሎች፣ ጎንደርና አዲስ አበባ ኡኒቨርሲቲዎች ሥነ ፍጥረት ኮሌጆች"} {"id": "22676", "contents": "ትምባሆ ኢትዮጵያ ውስጥና በአለም የሚገኝ ተክል ነው። ትምባሆ በአሜሪካዎች ቀይ ሕንድ ባህሎች የተቀደሠ እፅ ነው፤ ያጨሰው ሀሣቦች በጢሱ ወደ ሰማይ ይደርሳሉ በማለት ያምናሉ። በባህላቸውም ውል ወይም ንግድ በማጽደቅ እንደ ፊርማ ይጨስ ነበር። በሥነስርዓታቸው ጢስ ወደየአራቱ አቅጣቾች፦ ስሜን፣ ምሥራቅ፣ ደቡብ፣ ምዕራብ፣ ይነፋ ነበር። ሆኖም የተቀደሠ ሲሆን ያለ ሀሣብ በከንቱ ማጨሱ ህመም እንደሚያምጣ ያምናሉ። እንዲያውም ዘመናዊ ሰዎች ያለ ሀሣብ በብዛት ሲያጭሱት ብዙ ህመም ያገኛሉ።"} {"id": "31100", "contents": "ቱስኩስ በጣልያን አገር አፈ ታሪክ በጣልያን ሀገር የነገሠ ንጉሥ ነበር። የኦሲሪስ አፒስ ልጅ ጀግናውሄርኩሌስ ሊቢኩስ በአሁኑ ጀርመን አገር ሲያልፍ፣ የንጉሥ ጋምብሪቪዩስ ልጅ አራክሴስን አግብቶ ቱስኩስን ወለደ። ከዚህ በኋላ ሄርኩሌስ ወደ ጣልያን አገር ሄዶ በዚያ ለጊዜ ንጉሥ ሆነ። ሄርኩሌስ ልጁን ቱስኩስን ከዶን ወንዝ ዙሪያ በእስኩቴስ ጠራው፣ በደረሰም ሰዓት «ኮርሪቴስ» ወይም አልጋ ወራሽ አደረገው። በ1938 ዓክልበ. ግድም ሄርኩሌስ የጣልያን («ራዜና») ዙፋን ለቱስኩስ ትቶ ወደ ኢቤሪያ ሄደ። ከዚህ በፊት ሄርኩሌስ ልጁን ጋላጤስ በኬልቶች ላይ ሾሞ ነበር። በ1909 ዓክልበ. ግድም ቱስኩስ ሲኪሊያ ለወንድሙ ጋላጤስ ሰጥቶ ጋላጤስ በዚያ ገዛ። አኒዩስ ደ ቪተርቦ ባሳተመው «ቤሮሦስ» እንደሚለው፣ ይህ ቱስኩስ ሠልፍና የሥነ ሥርዓት ምስጢሮች ለራዜና ሕዝብ ለ«ያኒጌናስ» («የያኑስ ዘር») አስተማራቸው። በሮማይስጥ የራዜና ሕዝብ «ቱስኪ» ወይም «ኤትሩስኪ» (ኤትሩስካውያን) ተባሉ።"} {"id": "22166", "contents": "ዶሮ በልቶ ብስና ጎመን በልቶ ጤና የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዶሮ በልቶ ብስና ጎመን በልቶ ጤና የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22172", "contents": "ዶሮ ቢጠፋ ከቤቱ መነኮሰች እናቱ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዶሮ ቢጠፋ ከቤቱ መነኮሰች እናቱ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "31160", "contents": "እውምቻ በኮሪያ የነገሠ ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31166", "contents": "የውል በኮሪያ የነገሠ ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31172", "contents": "ዱሆል በኮሪያ የነገሠ ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31190", "contents": "ግየውንግህዮ በኮሪያ የነገሠ ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31196", "contents": "ጎየውልጋ በኮሪያ የነገሠ ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "22202", "contents": "ጀማሪ ይጥፋ ሰካራም ይትፋ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ጀማሪ ይጥፋ ሰካራም ይትፋ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "31208", "contents": "'ላብራይድ ሎይንግሴክ የ አየርላንድ ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31214", "contents": "ሙይረዳኽ ቦልግራኽ በአይርላንድ አፈ ታሪክ ከ634 እስከ 633 ዓክልበ. ግድም ድረስ የአየርላንድ ከፍተኛ ነጉሥ ነበር። አብዛኛው የአይርላንድ ታሪኮች እንዳሉት የሙይረዳኽ ዘመን ለ13 ወሮች (አንድ አመትና አንድ ወር) ቆየ። የላውድ አቆጣጠሮች (1014 ዓም ተቀነባብሮ) እና የድሮ አቆጣጠር በመከተል፣ ይህ ከ634 እስከ 633 ዓክልበ. ድረስ ይሆናል። (በኋላ የታዩት ታሪኮች ግን ከዚያ በፊት ያደርጉታል።) (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31220", "contents": "ማካ ሞንግ ሩዋድ (ማካ ቀይ ጽጉር) በአየርላንድ አፈ ታሪክ ከ440 እስከ 426 ዓክልበ. ድረስ የአይርላንድ ብቸኛ ከፍተኛ ንግሥት ነበረች። የአይርላንድ ታሪኮች እንዳሉት፣ ከ503 ዓክልበ. ጀምሮ (ድሮ አቆጣጠር) የማካ አባት አይድ ሩዋድ፣ ዲጦርባ እና ኪምባይጥ በስምምነት እያንዳንዱ ዙፋኑን በየ፯ቱ ዓመታት እንዲፈራርቁ ወሰኑ። እንዲሁም ሦስቱ ነገሥታት እያንዳንዱ ለ፫ ጊዜ የ፯ ዓመታት ዘመኖች ነበሩዋቸው፤ ይህም 63 ዓመታት ፈጀ። (በሌቦር ጋባላ ኤረን በአንዱ የድሮ ግጥም ያ ከክርስቶስ ልደት 450 ዓመታት በፊተ እ.ኤ.አ. ወይም 458 ዓክልበ. አካባቢ እንደ ነበር ያረጋግጣል።) አይድ ሩዋድ ግን ዓርፎ እንደገና ፈንታው በደረሰበት ወቅት በ440 ዓክልበ. ሴት ልጁ ማካ ሞንግ ሩዋድ ስለ ዙፋኑ ይግባኝ አለች። ይች ማካ ዲጦርባን በውግያ ገደለች፣ የተረፈውንም ንጉሥ ኪምባይጥን አገባችው። ከዚያ ኪምባይጥና ማካ አብረው ለ፯ ዓመታት ነገሡ፤ ኪምባይጥም በ433 ዓክልበ. አርፎ ከፍተኛ ንግሥት ማካ ለብቻዋ ሌላ ፯ አመታት ነገሠች። በ426 ዓክልበ. ሬክታይድ ሪግዴርግ ገደላትና ለንጉሥነቱ ተከተላት። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "20132", "contents": "ትንሽ ስጋ እንደ መርፌ ትወጋ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20138", "contents": "ታጉል ጉልበት እዩልኝ ስሙልኝ ማለት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22262", "contents": "ጆሮ ለባለቤቱ ባዳ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው። ጆሮ ለባለቤቱ ባዳ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22274", "contents": "ጆሮ የቀድሞዎቹ እኩያ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው። ጆሮ የቀድሞዎቹ እኩያ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20162", "contents": "ነገር የሚከረው ጎንጓኙን ሲያገኝ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20168", "contents": "ነገርህና ነገሬ ልክ ነው ሰው መስማቱ ትርፍ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22322", "contents": "(ይህ ስለ ብሔር ወይም ሕዝብ የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) አላባ የኢትዮጵያ ብሔር ነው። ሀላበ የረሱ ያሆነ ሴራ ፣በህል፣ ወግና የተለያዩ ሰርግ ስነ ስረዓት አለሁ"} {"id": "31274", "contents": "'አይሊል ካይስፍያክላክ የ አየርላንድ ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "22340", "contents": "(ይህ ስለ ብሔር ወይም ሕዝብ የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) ጫራ የኢትዮጵያ ብሔር ነው።"} {"id": "22346", "contents": "(ይህ ስለ ብሔር ወይም ሕዝብ የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) ጊሞጃን የኢትዮጵያ ብሔር ነው።"} {"id": "22856", "contents": "ዝንዠሮ ወይም ዝንጀሮ ባንዳንድ አገር እንዲሁም በኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ አጥቢ እንስሳ ነው። ዝንጀሮች በሰብአስተኔ ክፍለመደብ ውስጥ 6 አስተኔዎች ናቸው። ከነዚህ 5ቱ አስተኔዎች የምዕራብ ክፍለአለም ዝንጀሮች ሲሆኑ፣ የተረፈውም የምሥራቅ ክፍለዓለም ዝንጀሮችን ያጠቅልላል። አንኮ፣ ጭላዳ፣ ጨኖ እና ጉሬዛ በዚህ መጨረሻ አስተኔ ውስጥ ይገኛሉ። ይህ አከፋፈል ዘመናዊ ነው፤ ባለፉት ወቅቶች «ዝንጀሮ» እና «ጦጣ» የሚሉ ስሞች አልተለዩም ወይም ይለዋወጡ ነበር። አሁንስ «ጦጣ» በተለይ ትልቁ ጅራት ያጡት ዝርያዎች እንደ ገመሬ (ጎሪላ) ያመልክታል።"} {"id": "22862", "contents": "የምኒልክ ድኩላ አፍሪካ ውስጥ የሚገኝ አጥቢ እንስሳ ነው።"} {"id": "22868", "contents": "ገመሬ (ጎሪላ) አፍሪካ ውስጥ የሚገኝ አጥቢ እንስሳ ነው። ገመሬ በጣም ትልቅ የጦጣ አይነት ነው። በኢትዮጵያ አነጋገር ደግሞ «ገመሬ» ማለት የዝንጀሮች አለቃ ዝንጀሮ ሊሆን ይችላል። በ478 ዓክልበ. የቀርታግና ንጉሥና መርከበኛ ተጓዥ 2 ሓኖ እስከ ጋቦን ድረስ እንደ ጎበኘ ይታስባል፤ እሱም እንደ ዘገበው በዚያ በአንድ ደሴት በግሪክ «ጎሪላይ» የተባለ በፍጹም ጠጉራምና አውሬ ጎሣ እንዳገኘ ጻፈ፤ ቆዳዎችንም ይዘው ወደ ቀርታግና ተመለሱ። እነኚህ የሰው ልጆች ሳይሆኑ ጦጣዎች እንደ ነበሩ ስለሚታመን፣ ዘመናዊው የጦጣ ወገን ስም «ጎሪላ» (Gorilla) ከዚህ ታሪክ የተወሰደ ነው። የገመሬ ወገን ሁለት ዝርዮች አሉት፣ በየዝርያውም ሁለት ሁለት ንዑስ ዝርያዎች አሉ። የገመሬ ወገን አባላት፦ ምዕራብ ገመሬ (G. gorilla) ምዕራብ ቆላ ገመሬ (G. g. gorilla) ማኙ ወንዝ ገመሬ (G. g. diehli) ምሥራቅ ገመሬ (G. beringei) የተራራ ገመሬ (G. b. beringei) ምሥራቅ ቆላ ገመሬ (G. b. graueri) እንደ ሌሎች ጦጣ አይነቶች ሳይሆን፣ ገመሬ በመሬት ይውላል ይተኛልና ከፍራፍሬ ይልቅ በብዛት ቅጠላቅጠልን፣ ግንደ ብሌንም ይበላል። ደግሞ ምስጥና ጉንዳን ይበላል። ገመሬዎች ሁሉ ከሌላ ጦጣ አይነቶች ይልቅ እጅግ ቦርጫም ናቸው። የሚበሉት ሓመልማል ብዛት ስለሚበቃቸው፣ ብዙ ውሃ አይጠጡም። ገመሬን የሚበላው ዋና ነጣቂ ግሥላ ነው። ያደገው ወንድ ጎሪላ አለቃ የብር ቀለም ጀርባ ስላለው «ብር-ጀርባ» ይባላል። ባብዛኛው ጊዜ ገመሬዎች ሰላማዊ ናቸው፣ አንድ ገመሬ ሲቆጣ አትክልት ይጥላልና ደረቱን ይደብድባል። አልፎ አልፎ ግን ብር-ጀርባዎች ለቡድኑ አለቃነት እርስ በርስ እስከ መግደል ድረስ ይታገላሉ። በጣም ትንሽ የእጅ ምልክት ቋንቋ ለመማር በቂ ብልሃት እንዳላቸው ተመራማሪዎች አሳውቀዋል።"} {"id": "22880", "contents": "ፈልፈል ምድር ውስጥ የሚቆፈር አጥቢ እንስሳ ነው። ፍልፈል መሰል በምድር ውስጥ የሚቆፈር አጥቢ እንስሳ ከአንድ ጊዜ በላይ ተፈጠረ። እነዚህ «እውነተኛ ፍልፈሎች» የተባሉት በስሜን አሜሪካ፣ እስያና አውሮፓ ይገኛሉ፤ በትድግ ክፍለመደብ ውስጥ መሆናቸውም ታውቋል። በተጨማሪ እነዚህ ሌሎች ፍጡሮች ወደ ምድር ውስጥ ቆፍረው በመኖራቸው ሰውነታቸው ልክ እንደ ዕውነተኛው ፍልፈል መስሏል፦ ወርቃማ ፍልፈል - በደቡባዊ አፍሪካ የሚገን፤ የርሱ የወርቃማ ፍልፍል ክፍለመደብ ከአሽኮኮ፣ አዋልደጌሳና ዝሆን ጋር አንድላይ በአንድ ላእለ-ክፍለመደብ ውስጥ ናቸው። ኪሴ ፍልፈል - በአውስትራልያ የሚገኝ፤ የርሱ የኪሴ ፍልፈል ክፍለመደብ ከሌሎች ኪሴ እንስሳት እንደ ካንጋሮ ጋር ይመደባሉ።"} {"id": "20288", "contents": "እኔም አለኝ ቁስል ያንተን የሚመስል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22394", "contents": "(ይህ ስለ ብሔር ወይም ሕዝብ የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) ቲርማ የኢትዮጵያ ብሔር ነው።"} {"id": "31388", "contents": "ፎድብገን (ወይም ኦድብገን) በአየርላንድ ልማዳዊ አፈ ታሪክ ዘንድ ከፊር ቦልግ የአየርላንድ ከፍተኛ ንጉሥ ነበር። ፎድብገን የሴንጋን ማክ ዴላ ልጅ ነበር። የጌናን ማክ ዴላ ልጅ ሪናል አይርላንድን ለ፮ ዓመታት ገዝቶ በሴንጋን ልጅ ፎድብገን ዕጅ ወድቆ ተገልብጦ ፎድብገን የዛኔ ከፍተኛ ንጉሥነቱን ያዘበት። ፎድብገን ፬ አመት ከገዛ በኋላ ግን በፈንታው በሪናል ልጅ ኤይርክ ልጅ በዮካይድ ማክ ኤይርክ እጅ በማግ ምዊርጠምኔ ወድቆ ተገለበጠ። ሌቦር ገባላ ኤረን («የአይርላንድ ወረራዎች መጽሐፍ»፣ 1100 ዓ.ም. ግድም) እንዳለ ከፎድብገን ዘመን አስቀድሞ በአይርላንድ ዛፎች ከቶ ቋር አልነበረባቸውም።"} {"id": "20342", "contents": "እንኳን ይችን የዝምብ ጠንጋራ እናውቃለን የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20348", "contents": "እንደ እናቴ እንጂ እንደ ሚስቴ ሀሳብ አታውለኝ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20360", "contents": "እንደ አጤ ስርአት እንድ አብርሀም እራት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "31406", "contents": "'ዉ ዪ የ ቻይና ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "20378", "contents": "እንደ ገና ይመታል በገና የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20384", "contents": "እንደ ፈታሂነቱ ሁላችን እንኮነናለን እንደ መሃሪነቱ ሁላችን እንማራለን የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20390", "contents": "እንዲያው ከምትቀሪ ምንቸቱን አንቅሪ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "38618", "contents": "ያሎ (ወረዳ) በአፋር ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "38624", "contents": "ጉሊና በአፋር ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "47078", "contents": "ታላቁ ገደል በአሜሪካ አገር በአሪዞና ክፍላገር የሚታይ ታላቅ የተፈጥሮ ገደላማ ሸለቆ ነው።"} {"id": "47090", "contents": "መጫፈ ቁልቁሉ በቅዱስ ኦነሲሞስ ነሲብ ለመጀመሪያ ጊዜ በግዕዝ ፊደል በኦሮሚፋ ቋንቋ የተጻፈ መጽሓፍ ነው።"} {"id": "38654", "contents": "መቅደላ (ወረዳ) መቅደላ ወረዳ በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት በደቡብ ወሎ ዞን ከሚገኙ 24 ወረዳዎች አንዷ ስትሆን የወረዳዋ ርዕሰ ከተማ ማሻ ትባላለች፡፡ማሻ ከደሴ 152 ኪ.ሜ ርቀት ላይ ትገኛለች።ወረዳው በምሥራቅ ከተንታ ወረዳ፣በምዕራብ ከደቡብ ጎንደር ዞን እና ከሳይንት ወረዳ፣በሰሜን ከሰሜን ወሎ ዞን እና ከደላንታ ወረዳ እንዲሁም በደቡብ ከለጋምቦ እና ሳይንት ወረዳዎች ጋር ይዋሰናል።"} {"id": "38660", "contents": "ሰቀላ (ወረዳ) በአማራ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "47192", "contents": "1 January 2019 - 11 September 2019 እ.ኤ.ኣ. = 2011 ዓ.ም. 12 September 2019 - 31 December 2019 እ.ኤ.ኣ. = 2012 ዓ.ም."} {"id": "47270", "contents": "ፍራንሲስኮ ጎያ (እስፓንኛ፦ Francisco Goya) ከ1738 እስከ 1820 ዓም የኖረ የእስፓንያ ሰዓሊ ነበር። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "33740", "contents": "የአፍ ዘመድ በገበያም አይገድ በአማርኛ ፈሊጣዊ አነጋገር የሆነ ዘይቤ ነው። የውሸት ከንፈር መጠጣ በቀላሉ ከየትም ይገኛል"} {"id": "33746", "contents": "ውሻ አይበላሽ ጥል በአማርኛ ፈሊጣዊ አነጋገር የሆነ ዘይቤ ነው። ያመረረ ጥል። የአለሙና የአበበ ጥል ውሻ አይበላሽ ነው። ሊጋደሉ ድርሰዋል።"} {"id": "33806", "contents": "ሰምና ፈትል በአማርኛ ፈሊጣዊ አነጋገር የሆነ ዘይቤ ነው። ተስማማ፣ ስምም ሆነ ልኡል እረኛውና ውሻው ሰምና ፈትል ሆኑ።"} {"id": "33812", "contents": "አከምባሎ ሰበረ በአማርኛ ፈሊጣዊ አነጋገር የሆነ ዘይቤ ነው። ልጅ ከተወለደ በኋላ በእርግዝና ወቅት የተቋረጠ ግ/ስጋ ግንኙነትን መቀጠል። ==ምሳሌ ግንኙነት መድረግ"} {"id": "38702", "contents": "ወግድ በአማራ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "38708", "contents": "ደሴ (ወረዳ) በአማራ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "44480", "contents": "ሸሺ መዓይብሬ ግብጽን በ፪ኛው ጨለማ ዘመን (14ኛው ሥርወ መንግሥት) ምናልባት ከ1786 እስከ 1753 ዓክልበ. ግድም ድረስ የገዛ ፈርዖን ነበረ። የግብጽ ታሪክ ሊቅ ኪም ራይሆልት ከሥነ ቅርስ እንደሚያስረዳው፣ ከአሙ አሆተፕሬ ቀጥሎ ሸሺ በአባይ ወንዝ አፍ ዙሪያ ለጤቤስ ፈርዖኖች ተገዥ ሆኖ ነገሠ። ሕዝቡ ከከነዓን የደረሱ ሴማዊ እረኞችና ነጋዴዎች ነበሩ። በርካታ (300 ያህል) የ«ሸሺ» ወይም የ«መዓይብሬ» ጢንዚዞች በዚያ ወቅት በዙሪያው እንደ ገዛ ይገልጻሉ፤ እነዚህም ስያሜዎች አብረው ባይታዩም ለአንዱ ፈርዖን መሆናቸው ይታስባል። ከነዚህ ቅርሶች ጥቂቶች በከነዓን፣ በአቢዶስ ወይም በኩሽ መንግሥት (ሰምና) በመገኘታቸው የንግድ ተቀባዮቹን ያመልክታል። የሸሺ ንግሥት ስም «ታቲ» ሲሆን በራይሆልት ዘንድ ይህ የኩሻዊት ስም ይመስላል፤ የልጁም ነህሲ ስም ማለት «ኩሻዊ» ስለሆነ፣ እናቱ ታቲ ኩሻዊት ልዕልት መሆኗን ያስባል። ሆኖም በአንዳንድ ሊቃውንት አስተሳሰብ ዘንድ፣ ሸሺ በኋላ በ15ኛው ሥርወ መንግሥት (የሂክሶስ) ውስጥ ነበር የነገሠ። ^ Kim Ryholt, 1997, The Political Situation in Egypt During the Second Intermediate Period p. 365."} {"id": "44498", "contents": "ስመንኽካሬ ኢሚረመሻው ላይኛ ግብጽ በ2ኛው ጨለማ ዘመን (13ኛው ሥርወ መንግሥት) ከ1766 እስከ 1754 ዓክልበ. ግድም ድረስ የገዛ ፈርዖን ነበረ። የኡሰርካሬ ኸንጀር ተከታይ ነበረ። በቶሪኖ ቀኖና ነገሥታት ዝርዝር ላይ «<..>ካሬ ኢሚረመሻው» ይገኛል። ከተገኙት ሁለት ታላቅ ሐውልቶች በቀር ስሙ በአንድ ዶቃ ላይ ተቀርጾ ተግኝቷል። በዚህ ዘመን «ኦሩስ፣ አኸንኸሬስ፣ አኮሪስ፣ ኸንክሬስ፣ አክኸሬስ» በግብጽ እንደ ገዙ በአንዳንድ ምንጭ ይገኛል። እነዚህ ስሞች ሆር አዊብሬ፣ ሰኸምሬኹታዊ ኻውባው፣ ሰጀፋካሬ፣ ኡሰርካሬ ኸንጀር፣ እና ስመንኽካሬ ቢመስሉም፣ ከማኔጦን ጀምሮ ስሞቻቸው ከ፲፱ኛው ሥርወ መንግሥት ፈርዖኖች ጋር እንደ ተዛቡ ይመስላል። «አክኸሬስ» የ፲፪ ዓመታት ዘመን እንደ ነበረው ይባላል። በመምኅር ኪም ራይሆልት ግመት ስመንኽካሬ ለ5-10 ዓመታት ብቻ ገዛ፤ ማስረጃ ግን የለም። K.S.B. Ryholt: The Political Situation in Egypt during the Second Intermediate Period, c. 1800 – 1550 BC, Carsten Niebuhr Institute Publications, vol. 20. Copenhagen: Museum Tusculanum Press, 1997 (እንግሊዝኛ)"} {"id": "34154", "contents": "የቪዛ መስፈርቶች ለኢትዮጵያ ዜጎች በየአገሩ ይለያያሉ። የኢትዮጵያ ዜጎች ወደ ብዙዎቹ አገራት ለመግባት፣ አስቀድሞ ከዚያው አገር ኤምባሲ ወይም ቆንስላ በፓስፖርት ውስጥ የቪዛ (መግቢያ ፈቃድ) ማሕተም ማግኘት አስፈላጊነት ነው። ሆኖም አንዳንድ አገር ያለ ምንም ቪዛ ሂደት ኢትዮጵያውያን ለተወሰነ ጊዜ እንዲጎብኙ ይፈቅዳል፣ እንዲሁም አንዳንድ አገር ኢትዮጵያውያን እዚያ በደረሱበት ጊዜ የመግቢያ ፈቃድ ይሰጣል። (ቪሳ ባያስፈልግም ፓስፖርት ለዜግነት ማስረጃ ሰነድ አይነተኛ ነው።) (ማስታወሻ - መስፈርቶቹ እንደ መንግሥታት በቶሎ ሊቀየሩ ይቻላል።) ኬንያ - ለ3 ወር ያለ ቪሳ መጎብኘት ለኢትዮጵያውያን ይፈቀዳል ሃይቲ - ለ3 ወር \" \" \" \" ሴኔጋል - ለ3 ወር \" \" \" \" ቤኒን - ለ90 ቀን \" \" \" \" ሴይንት ቪንሰንትና ግሬናዲንስ - ለ30 ቀን \" \" \" \" ሲንጋፖር - ለ30 ቀን \" \" \" \" የማይክሮኔዥያ ተባባሪ ክፍላገሮች - ለ30 ቀን \" \" \" \" ፊሊፒንስ - ለ30 ቀን \" \" \" \" ዶመኒካ - ለ21 ቀን \" \" \" \" ኩክ ደሴቶች - ለ31 ቀን ያለ ቪሳ መጎብኘት ለኢትዮጵያውያን ይፈቀዳል ኒዌ - ለ30 ቀን \" \" \" \" ፕትኬርን ደሴቶች - ለ14 ቀን \" \" \" \"፤ ($35 አሜሪካዊ ዶላር ክፍያ አለ።) ቱርክስና ከይኮስ ደሴቶች - 90 ቀን (የአሜሪካ፣ ካናዳ ወይም ዩናይትድ ኪንግደም ቪዛ ግን አስፈላጊ ነው።) ስሜን ቆጵሮስ - ያለ ቪሳ መጎብኘት ለኢትዮጵያውያን ይፈቀዳል። ፍልስጤም - \" \" \" \" ፤ (በመርከብ መድረስ ግን አይፈቀድም) ትራንስኒስትሪያ - \" \" \" \" ፣ (ሆኖም በትራንስኒስትሪያ ከ24 ሰአት በላይ ለመቆየት ምዝገባ ያስፈልጋል።) ደቡብ ኦሤትያ - \" \" \" \" (የሩስያ ቪሳ እና ፫ ቀን ቅድሚያ ማስታወቂያ ግን ያስፈልጋሉ) እነዚህን አገራት ከመግባት በፊት ቪሳ ማግኘት አስፈላጊ አይደለም። ሌሎች አገራት ሁሉ ግን ከመግባት አስቀድሞ ቪሳ ማግኘት አስፈላጊነት ነው። ኮሞሮስ ካቦ ቨርዴ ጂቡቲ ኡጋንዳ ሞሪታኒያ ደቡብ ሱዳን ማዳጋስካር (የ90 ቀን ጉብኝት ቪሳ) ቦሊቪያ"} {"id": "47600", "contents": "ጉስታቭ ማለር (ጀርመንኛ፦ Gustav Mahler 1852-1903 ዓም) የኦስትሪያ ክላሲካል ሙዚቃ አቀነባሪ ነበር። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "47612", "contents": "ረጀፕ ታይፕ እርዶዋን (ቱርክኛ፦ Recep Tayyip Erdoğan 1946 ዓም - ) ከ2006 ዓም ጀምሮ የቱርክ አገር ፕሬዚዳንት ናቸው። ከዚያ በፊት ከ1995 እስከ 2006 ዓም ድረስ ማዕረጋቸው ጠቅላይ ሚኒስትር ሆኖ ነበር። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "47618", "contents": "ዦሰፍ ፉርዬ (ፈረንሳይኛ፦ Joseph Fourier 1760-1822 ዓም) የፈረንሳይ ፊዚሲስትና ሒሳብ ተመራማሪ ነበር። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "34676", "contents": "ነብካውሬ ቀቲ በመጀመርያው ጨለማ ዘመን (9ኛው ወይም 10ኛው ሥርወ መንግሥት) በግብጽ (ከሄራክሌውፖሊስ) የገዛ ፈርዖን ነበረ። የነብካውሬ ኅልውና ከሁለት ምንጮች ብቻ ይታወቃል። አንዱ ቅርስ ስሙ የተቀረጸበት የሚዛን ክብደት ሲሆን ሌላው ደግሞ «ልዝቡ ገበሬ» በተባለው ሥነ ጽሑፍ ስሙ ሲጠቀስ ነው። ማዕረጉ «የላይኛና ታችኛ ግብጽ ንጉሥ» ሲሆን መቼ እንደ ገዛ ግን በትክክል አይታወቅም። በአንዳንድ መምህር አስተሳሠብ ይህ ነብካውሬ ቀቲ የመሪካሬ ትምህርት ደራሲ ሊሆን ይችላል፣ ማስረጃ ግን የለም። ^ ስለ ነብካውሬ ቀቲ (እንግሊዝኛ)"} {"id": "44594", "contents": "መረጃ ቴክኖሎጂ ደህንነት ስጋት የመረጃ ተክኖሎጂን ደህንነት ስጋቶችን የሚመለከት አባባል ነው።"} {"id": "44636", "contents": "ዲውስልዶርፍ (ጀርመንኛ፦ Düsseldorf) (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "38810", "contents": "ሙኔሳ በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው። {{አቀማመጥ |align=center ሙኔሳ በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "38816", "contents": "ሮቤ (ወረዳ) በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው። {{አቀማመጥ |align=center ሮቤ (ወረዳ) በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "44714", "contents": "ፓለርሞ እግር ኳስ ክለብ (Palermo Football Club SpA) በ ፓሌርሞ ፣ ጣሊያን ውስጥ የእግር ኳስ ቡድን ነው። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "44720", "contents": "ስፖርት ክለብ ኢንተርናሲዮናል (ፖርቱጊዝኛ፦ Sport Club Internacional) በፖርቶ አሌግሬ፣ ብራዚል የሚገኝ እግር ኳስ ክለብ ነው። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "44726", "contents": "ዲፌንሶር ስፖርቲንግ በሞንቴቪዴዎ፣ ኡራጓይ የሚገኝ እግር ኳስ ክለብ ነው። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "35660", "contents": "ሃይቲ በካሪቢያን ባሕር ውስጥ ሂስፓንዮላ በተባለ ደሴት ላይ የሚገኝ አገር ነው። ዋን ከተማው ፖርቶፕሪንስ ሲሆን መደበኛ ቋንቋዎች ፈረንሳይኛ እና የሃይቲ ክሬዮል ናቸው። ሃይቲ በግብርና ፍሬያማ አገር ሆናለች፣ ለአለም የምታቀርባቸው ዋና ምርቶች በተለይ ቡና፣ ማንጎ፣ ካካው፣ ሙዝ ናቸው። የልብስ ፋብሪካ ኢንዱስትሪ ሰፊ ስለ ሆነ ካናቲራ፣ ሹራብ ወዘተ. ወደ ውጭ አገር ይላካል። እንዲሁም የማዕድን ኢንዱስትሪ በተለይ መዳብና ወርቅ ትልቅ ነው። ሌሎችም ታናናሽ ኢንዱስትሪዎች አሉ። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "35768", "contents": "የባሕር-ዳር ግንቦት ሃያ ዓለም አቀፍ ጥያራ ጣቢያ ከባህር ዳር ከተማ በስተ ምዕራብ ስምንት ኪሎ ሜትር ርቀት፣ በ፩ሺ፰መቶ፳፩ ሜትር ከፍታ ላይ የሚገኝ የአየር ጣቢያ ነው። ጥያራ ጣቢያው አንድ አስፋልት የለበሰ የሦስት ሺ ሜትር ርዝመት በአርባ አምስት ሜትር ስፋት ያለው የኮንክሪት ማኮብኮቢያ ያለው ሲሆን በአሁኑ ጊዜ እንደ ቦይንግ 757 የመሳሰሉ ሦስት የጭነትና አራት ቦምባርዲዬር የመንገደኛ ጥያራዎችን ለማቆም የሚያስችል ሥፍራ አለው። ጥያራ ጣቢያው ዓለም አቀፍ በረራዎችን ለማከናወን የሚያስችሉት እንደ ጉምሩክ፣ ኢሚግሬሽን፣ የደህንነት ተቋማትና ኳራንቲን የመሳሰሉ መሰረተ ልማቶችን ያሟላ ነው። የባሕር-ዳር ግንቦት ሃያ ዓለም አቀፍ ጥያራ ጣቢያ በሳምንት በአማካይ ሃያ አንድ በረራዎችን በማስተናገድ ላይ የሚገኝ ሲሆን በአካባቢው እያደገ ለመጣው የአበባ፣ ፍራፍሬና አትክልት ምርቶች ማቆያ የሚሆንና 150 ቶን የማከማቸት አቅም ያለው የቀዝቃዛ መጋዘንም ከ50 ሚሊዮን ብር በሚበልጥ ወጪ ገንብቶ አጠናቋል። የኢትዮጵያ አየር መንገድ ባሕር-ዳርን እና መቀሌን ከካርቱም ጋር ለማገናኘት የተጀመረው አዲሱ ዓለም አቀፍ በረራ የሁለቱን አገራት የንግድ፣ የቱሪዝምና የዲፕሎማሲ ግንኙነት ወደ ከፍተኛ ምዕራፍ ለማሸጋገር የላቀ ሚና እንደሚኖረው ሲገመት፤ የበረራ መስመሩ በሳምንት ለሦሰት ቀናት የሚከናወን ሲሆን ሰሜን ሱዳንን ከሰሜን የአገራችን ክፍል በቀጥታ የሚያገናኝ ነው። (እንግሊዝኛ) http://www.ethiopianairports.com/BahirDarAirPort.aspx"} {"id": "47882", "contents": "ኬበክ ከተማ (ፈረንሳይኛ፦ Ville de Québec) የኬበክ ክፍላገር ካናዳ መቀመጫ ከተማ ነው። በ1600 ዓ.ም. ተመሠረተ። የሕዝቡ ቁጥር 531,902 አካባቢ ነው።"} {"id": "44834", "contents": "ሩቢን ካዛን እግር ኳስ ክለብ (ሩሲያኛ፦ Футбо́льный клуб Руби́н Каза́нь፣ ታታርኛ፦ Rubin Qazan Futbol Törkimi, Рубин Казан футбол төркеме) በካዛን፣ ሩሲያ የሚገኝ የእግር ኳስ ክለብ ነው። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "44846", "contents": "'ባንፊልድ አትሌቲክ ክለብ (እስፓንኛ፦ Club Atlético Banfield) በባንፊልድ፣ አርጀንቲና የሚገኝ የስፖርት ክለብ ነው። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "38858", "contents": "ቱሎ በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው። {{አቀማመጥ |align=center ቱሎ በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "47978", "contents": "አልሙኽታርቢን ዩኒቨርሲት (ዓረብኛ: جامعة المغتربين) ካርቱም፣ ሱዳን ውስጥ የሚገኝ የግል ዩኒቨርሲቲ ነው። የሱዳኑ የውጭ አገር ዜጎች ናቸው። ሕክምና መሀንዲስነት ቋንቋዎች አስተዳደራዊ ሳይንሶች ኦፊሴላዊ ድር ጣቢያ (አረብኛ) (እንግሊዝኛ) ^ http://www.mohe.gov.sd/index.php?option=com_content&view=article&id=272:2013-10-21-09-50-51&catid=8:2012-02-21-10-15-31"} {"id": "48068", "contents": "ራም ኛፍ ኮቪንድ የህንድ ፕሬዝዳንት ነው።"} {"id": "48128", "contents": "የአውርስያ እንድርማሚት ወይም ተራ እንድርማሚት (Upupa epops) በአውርስያና በአፍሪካ የሚገኝ አዕዋፍ (እንድርማሚት) አይነት ነው።"} {"id": "48134", "contents": "ምዕራብ አፍሪካ በአፍሪካ ምዕራብ ያለው አውራጃ ነው። በተመድ ትርጒም፣ 18 አገራት ይጥቅልላል እነርሱም ቤኒን፣ ቡርኪና ፋሶ፣ ካቦ ቬርዴ፣ ጋምቢያ፣ ጋና፣ ጊኔ፣ ጊኔ-ቢሳው፣ ኮት ዲቯር፣ ላይቤሪያ፣ ማሊ፣ ሞሪታኒያ፣ ኒጄር፣ ናይጄሪያ፣ ሴይንት ህሊና ደሴት፣ ሴኔጋል፣ ሴየራ ሌዎን፣ ሳን ቶሜ እና ፕሪንሲፔ እና ቶጎ ናቸው።"} {"id": "3696", "contents": "ናይሮቢ የኬንያ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 3-4 ሚሊዮን ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 2,940,911 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 01°17′ ደቡብ ኬክሮስ እና 36°49′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል። በ1891 ዓ.ም. ተመሠርቶ በ1897 ዓ.ም. ዋና ከተማ ከሞምባሳ ወዲህ ተዛወረ።"} {"id": "40784", "contents": "16 August በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም ነሐሴ 10 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "40832", "contents": "24 August በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም ነሐሴ 18 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "3726", "contents": "ራባት (الرباط /ሪባጥ/) የሞሮኮ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 1,636,600 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 34°01′ ሰሜን ኬክሮስ እና 6°50′ ምዕራብ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል። ሥፍራው መጀመርያው የተሠፈረ በ3ኛ ክፍለ ዘመን ክ.በ. ሲሆን ስሙ ቸላ ተባለ። በ32 ዓ.ም. ሮማውያን ያዙትና ስሙን ሳላ አሉት። ሮማውያን እስከ 242 ዓ.ም. ድረስ ከተማውን ይዘው የዛኔ ለበርበር ሕዝብ ግዛት ተመለሠ። በ1162 ዓ.ም. ሪባጥ (ራባት) ተብሎ ተሰየመ። በ1187 ዓ.ም. የአልሞሃድ መንግሥት ዋና መቀመጫ ሆነ።"} {"id": "3744", "contents": "ያንጎን (ቡርምኛ፦ ရန္‌ကုန္‌မ္ရုိ့) አንድ ታላቅ ከተማ በምየንማር (የቀድሞው 'ቡርማ') ነው። የምየንማ ዋና ከተማ እስከ 1998 ዓ.ም. ነበረ። በመጋቢት 17 ቀን 1998፣ የምየንማ መንግሥት ኔፕዪዶ አዲሱ ዋና ከተማ መሆኑን አዋጀ። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 4,344,100 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 16°47′ ሰሜን ኬክሮስ እና 96°10′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል። 'ያንጎን' ማለት ከ'ያን' ('ጠላት' ወይም 'ጥላቻ') እና ከ'ኮውን' ('አልቋል') ተወሰደ። ስለዚህ የከተማው ስም 'ጥላቻ (ወይም ጠላቶች) አልቀዋል' ለማለት ነው። መጀመርያ በ6ኛ ክፍለ ዘመን በሞን ሕዝብ ሲመሠረት ስሙ ዳጎን ነበር። በ1745 ዓ.ም. ንጉሡ አላውንግፓያ አውራጃውን አሸንፎ ስሙን ወደ ያንጎን ቀየረው። እንግሊዞችም በ1844 ከተማውን በጦርነት ሲይዙ ስሙን ራንጉን አሉት። ይህ ስም በይፋ በ1981 ዓ.ም. ወደ ያንጎን ተመለሠ።"} {"id": "3750", "contents": "ማናጓ (Managua) የኒካራጉዋ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 1,390,500 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 1,146,000 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 12°06′ ሰሜን ኬክሮስ እና 86°18′ ምዕራብ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል። የ'ማናጓ' ስም ከናዋትል 'ማና-አኋክ' ('ውሃ አጠገብ') ተወረሰ። ከጥንት ጀምሮ ኗሪዎቹ ከተማ በሥፍራው ነበራቸው። ዘመናዊ ከተማ በ1811 ዓ.ም. ተመሠርቶ ስሙ 'ሳንቲያጎ (ቅዱስ ያዕቆብ) ዴ ማናጓ' ተባለ። በ1849 ዓ.ም. አሜሪካውያን የቆየውን ዋና ከተማ ግራናዳን ስላጠፉ ያንግዜ ማናጓ እንደ ኒካራጓ አዲስ ዋና ከተማ ተመረጠ።"} {"id": "6348", "contents": "1 January 995 - 3 September 995 እ.ኤ.ኣ. = 987 ዓ.ም. 4 September 995 - 31 December 995 እ.ኤ.ኣ. = 988 ዓ.ም."} {"id": "3786", "contents": "ዳካር (Dakar) የሴኔጋል ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 2,476,400 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 14°38′ ሰሜን ኬክሮስ እና 17°27′ ምዕራብ ኬንትሮስ በካፕ-ቨርት ልሳነ ምድር ላይ ተቀምጦ ይገኛል። በ1422 ዓ.ም. በስሜን ዳካር ዮፍ ከተማ ላየነ በተባለ ሱፊ እስላም ክፍልፋይ ተመሠረተ። በ1436 ዓ.ም. ደግሞ ፖርቱጊዝ በጎሬ ደሴት ላይ ደርሰው ሰፈሩበትና ከ1528 ዓ.ም. ጀምሮ የባርያ ፍንገላ ማእከል ሆነ። በዚሁ ጊዜ ልሳነ ምድሩ በጆሎፍ (ዎሎፍ) መንግሥት ሥልጣን ነበረ። የጆሎፍ ምዕራብ አውራጃ ካዮር ግን ከነልሳነ ምድሩ በ1541 ዓ.ም. ተገንጥሎ የራሱ መንግሥት ሆነ።"} {"id": "3792", "contents": "ሆኒያራ (Honiara) የሰሎሞን ደሴቶች ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 54,600 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 09°28′ ደቡብ ኬክሮስ እና 159°57′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል። ሆኒያራ ከ2ኛ ዓለማዊ ጦርነት በኋላ በቀድሞው ዋና ከተማ በቱላጊ ፈንታ ዋና ከተማ እንዲሆን ተሠራ። ዋና ከተማ በኦፊሴል የሆነው በ1944 ነበር።"} {"id": "3804", "contents": "ዶሃ (አረብኛ፦ الدوحة /አድ-ዳውሐህ/) የካታር ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 550,700 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 400,051 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 25°15′ ሰሜን ኬክሮስ እና 51°36′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል። ዶሃ በ1842 ዓ.ም. አል-ቢዳ ተብሎ ተሠራ። በ1908 ዓ.ም. ቃጣር የእንግሊዝ ግዛት ሲሆን፣ እሱ ዋና ከተማ ሆነ። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "3816", "contents": "ሎሜ (Lomé) የቶጎ ዋና ከተማ ነው። ከተማው በ18ኛ ክፍለ-ዘመን በኤዌ ሕዝብ ተመሠረተ። ያንግዜ ስሙ 'በይ ቢች' ነበር። በ1889 ዓ.ም. ጀርመኖች የመንግሥት መቀመጫ ወዲህ ከአኔሆ አዛወሩት። በ1907 ዓ.ም. በ1ኛ ዓለማዊ ጦርነት መጀመርያ ፈረንሳዮች ያዙት። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር ከነ አካባቢው 749,700 ሆኖ ሲገመት ከተማ ብቻውን 676,400 ሰዎች አሉበት። ከተማው 06°10′ ሰሜን ኬክሮስ እና 01°21′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል።"} {"id": "3828", "contents": "ሞንቴቪዴዎ የኡሩጓይ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 1,745,100 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 1,347,600 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 34°53′ ደቡብ ኬክሮስ እና 56°11′ ምዕራብ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል።"} {"id": "4020", "contents": "ፒኮ ክሪስቶባል ኮሎን በኮሎምቢያ የሚገኝ ተራራ ሲሆን በከፍታ የኣምስተኛ ደረጃ ላይ ሲገኝ የሲዬራ ኔቫዳ ዴ ሳንታ ማርታ የተራሮች ሰንሰለት አባል ነው።"} {"id": "6510", "contents": "1 January 916 - 2 September 916 እ.ኤ.ኣ. = 908 ዓ.ም. 3 September 916 - 31 December 916 እ.ኤ.ኣ. = 909 ዓ.ም."} {"id": "42050", "contents": "ፔንስልቬኒያ (ወይም ፔንስልቫኒያ፣ ፔንሲልቬኒያ፣ ፔንሲልቫኒያ Pennsylvania) ከአሜሪካ 50 ክፍላገራት 1ዱ ነው።"} {"id": "6588", "contents": "1 January 879 - 2 September 879 እ.ኤ.ኣ. = 871 ዓ.ም. 3 September 879 - 31 December 879 እ.ኤ.ኣ. = 872 ዓ.ም."} {"id": "6594", "contents": "1 January 876 - 1 September 876 እ.ኤ.ኣ. = 868 ዓ.ም. 2 September 876 - 31 December 876 እ.ኤ.ኣ. = 869 ዓ.ም."} {"id": "6816", "contents": "ስኮትኛ (Scots) በስኮትላንድ የሚናገር እንግሊዝኛ አይነት ቀበሌኛ ነው። አንዳንድ ሊቃውንት እንደ ራሱ ቋንቋ ሲቆጠሩት ሌሎች ግን እንደ እንግሊዘኛ ቀበሌኛ ይቆጠሩታል። የስኮትኛ ውክፔዲያ አለ!"} {"id": "6834", "contents": "1 January 757 - 1 September 757 እ.ኤ.ኣ. = 749 ዓ.ም. 2 September 757 - 31 December 757 እ.ኤ.ኣ. = 750 ዓ.ም."} {"id": "6840", "contents": "1 January 754 - 1 September 754 እ.ኤ.ኣ. = 746 ዓ.ም. 2 September 754 - 31 December 754 እ.ኤ.ኣ. = 747 ዓ.ም."} {"id": "42566", "contents": "ኢንዲያናፖሊስ በአሜሪካ ውስጥ የምትገኝ ስትሆን የኢንዲያና ክፍላገር ዋና ከተማ ናት።"} {"id": "6996", "contents": "1 January 676 - 31 August 676 እ.ኤ.ኣ. = 668 ዓ.ም. 1 September 676 - 31 December 676 እ.ኤ.ኣ. = 669 ዓ.ም."} {"id": "7002", "contents": "1 January 673 - 31 August 673 እ.ኤ.ኣ. = 665 ዓ.ም. 1 September 673 - 31 December 673 እ.ኤ.ኣ. = 666 ዓ.ም."} {"id": "7008", "contents": "1 January 670 - 31 August 670 እ.ኤ.ኣ. = 662 ዓ.ም. 1 September 670 - 31 December 670 እ.ኤ.ኣ. = 663 ዓ.ም."} {"id": "42890", "contents": "ቢንያም (ዕብራይስጥ፦ /ቢንያሚን/ «የቀኝ ልጅ») በኦሪት ዘፍጥረት የያዕቆብ ታናሽ ልጅና ከጥንታዊ እስራኤል አስራ ሁለት ነገዶች አንዱ ነው። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "6882", "contents": "1 January 733 - 1 September 733 እ.ኤ.ኣ. = 725 ዓ.ም. 2 September 733 - 31 December 733 እ.ኤ.ኣ. = 726 ዓ.ም."} {"id": "6888", "contents": "1 January 730 - 1 September 730 እ.ኤ.ኣ. = 722 ዓ.ም. 2 September 730 - 31 December 730 እ.ኤ.ኣ. = 723 ዓ.ም."} {"id": "7044", "contents": "1 January 652 - 31 August 652 እ.ኤ.ኣ. = 644 ዓ.ም. 1 September 652 - 31 December 652 እ.ኤ.ኣ. = 645 ዓ.ም."} {"id": "7056", "contents": "1 January 646 - 31 August 646 እ.ኤ.ኣ. = 638 ዓ.ም. 1 September 646 - 31 December 646 እ.ኤ.ኣ. = 639 ዓ.ም."} {"id": "6930", "contents": "1 January 709 - 1 September 709 እ.ኤ.ኣ. = 701 ዓ.ም. 2 September 709 - 31 December 709 እ.ኤ.ኣ. = 702 ዓ.ም."} {"id": "7080", "contents": "1 January 634 - 31 August 634 እ.ኤ.ኣ. = 626 ዓ.ም. 1 September 634 - 31 December 634 እ.ኤ.ኣ. = 627 ዓ.ም."} {"id": "7092", "contents": "1 January 628 - 31 August 628 እ.ኤ.ኣ. = 620 ዓ.ም. 1 September 628 - 31 December 628 እ.ኤ.ኣ. = 621 ዓ.ም."} {"id": "7134", "contents": "1 January 607 - 1 September 607 እ.ኤ.ኣ. = 599 ዓ.ም. 2 September 607 - 31 December 607 እ.ኤ.ኣ. = 600 ዓ.ም."} {"id": "4230", "contents": "የአሜሪካ ሕገ መንግሥት 22ኛ ማሻሻያ አንቀጽ (Amendment) ለአሜሪካ ፕሬዚዳንት የሚገዙበት ዘመን ቁጥር ይወስናል። እሱ «ማንም ሰው ለፕሬዚዳንት ማዕረግ ከሁለት ጊዜ በላይ አይመረጥም፤ ከሌላ ፕሬዚዳንት ዘመን ከ2 አመት በላይ የጨረሰ ሰውም ከ1 ጊዜ በላይ አይመረጥም» የሚለው የአሜሪካ ሕገ መንግሥት መለወጫ ነው። ይህ መለወጫ በ1943 ዓ.ም. ሕጋዊ ከመሆኑ በፊት በሕገ መንግሥት ዘንድ አንድ ሰው እንደ ፕሬዚዳንት በሚመረጡባቸው ዘመናት ቁጥር ምንም ወሰን አልነበረም። ከፍራንክሊን ሮዘቨልት አስቀድሞ ማንም ሰው ከ2 ጊዜ በላይ አልተመረጠም ነበር። ፍራንክሊን ሮዘቨልት ግን 4 ጊዜ ተመረጡ። ከሳቸው በኋላ ነው ሕጉ የተለወጠ። ሕገ መንግሥት ለመለውጥ እንዳለው ሥራት የአሜሪካ ምክር ቤት በመጋቢት 15 ቀን 1939 ዓ.ም. ሃሣቡን አቅርቦ በክፍላገሮች በአስፈላጊው ቁጥር በየካቲት 20 ቀን 1943 አጸደቁትና ወዲያው ሕግ ሆነ። No person shall be elected to the office of the President more than twice, and no person who has held the office of President, or acted as President, for more than two years of a term to which some other person was elected President shall be elected to the office of the President more than once."} {"id": "4272", "contents": "አውራሪስ ተብሎ የሚታውቀው አጥቢ የዱር አራዊት አምስት የተለያዩ የዘር አይነቶች አካቶ ሲይዝ በባዮሎጂ ባለሞያዎች ጐደሎ ጣት ሸሆኔ ተብለው ከሚታወቁት ቀንዳማ እንስሶች አንዱ ነው። እነዚህ አምስቱም የአውራሪስ አይነቶች በአፍሪካ (ከነኢትዮጵያ)፣ በመካከለኛው ምሥራቅና በደቡብ እስያ ይገኛሉ። ከነሱም መሃል አብዛኞቹ ሊጠፉ ይችላሉ የሚል ስጋት አለ። ቃሉ አውራሪስ የወጣው ከግዕዝ አርዌ ሀሪሥ ማለት «ባለ-ቀንድ አውሬ» ነው።"} {"id": "4308", "contents": "1 January 2017 - 10 September 2017 እ.ኤ.ኣ. = 2009 ዓ.ም. 11 September 2017 - 31 December 2017 እ.ኤ.ኣ. = 2010 ዓ.ም."} {"id": "4314", "contents": "1 January 2013 - 10 September 2013 እ.ኤ.ኣ. = 2005 ዓ.ም. 11 September 2013 - 31 December 2013 እ.ኤ.ኣ. = 2006 ዓ.ም."} {"id": "4320", "contents": "1 January 221 - 28 August 221 እ.ኤ.ኣ. = 213 ዓ.ም. 29 August 221 - 31 December 221 እ.ኤ.ኣ. = 214 ዓ.ም."} {"id": "4362", "contents": "1 January 1990 - 10 September 1990 እ.ኤ.ኣ. = 1982 ዓ.ም. 11 September 1990 - 31 December 1990 እ.ኤ.ኣ. = 1983 ዓ.ም."} {"id": "7344", "contents": "1 January 506 - 30 August 506 እ.ኤ.ኣ. = 498 ዓ.ም. 31 August 506 - 31 December 506 እ.ኤ.ኣ. = 499 ዓ.ም."} {"id": "43712", "contents": "ቤተ መቅደስ የሚለውን ቃል ብዙ ጊዘ የሚጠቀሙት ክርስቲያኖች ናቸው። በቤተ ክርስቲያን ዉስጥ ያለች መጸለያ ቦታ ነች። በኢየሩሳሌም የተገኘው የአይሁድ መጸለያ ቦታ ደግሞ «ቤተ መቅደስ» ይባላል። በተጨማሪ ከክርስትና ውጭ ያሉት መጸለያ ቦታዎች «ቤተ መቅደስ» ሊባሉ ይቻላል። ለምሳለ፦ የሕንዱ ቤተ መቅደስ፣ የአረመኔ ቤተ መቅደስ። : ይህ ፡ አጭር ፡ ሃይማኖት ፡ ነክ ፡ ጽሑፍ ፡ መሠረት ፡ ወይም ፡ መዋቅር ፡ ነው። እርስዎ ፡ ሊያስፋፉት ፡ ይችላሉ!"} {"id": "7362", "contents": "1 January 497 - 29 August 497 እ.ኤ.ኣ. = 489 ዓ.ም. 30 August 497 - 31 December 497 እ.ኤ.ኣ. = 490 ዓ.ም."} {"id": "7368", "contents": "1 January 494 - 29 August 494 እ.ኤ.ኣ. = 486 ዓ.ም. 30 August 494 - 31 December 494 እ.ኤ.ኣ. = 487 ዓ.ም."} {"id": "7374", "contents": "1 January 491 - 30 August 491 እ.ኤ.ኣ. = 483 ዓ.ም. 31 August 491 - 31 December 491 እ.ኤ.ኣ. = 484 ዓ.ም."} {"id": "7380", "contents": "1 January 488 - 29 August 488 እ.ኤ.ኣ. = 480 ዓ.ም. 30 August 488 - 31 December 488 እ.ኤ.ኣ. = 481 ዓ.ም."} {"id": "7386", "contents": "1 January 485 - 29 August 485 እ.ኤ.ኣ. = 477 ዓ.ም. 30 August 485 - 31 December 485 እ.ኤ.ኣ. = 478 ዓ.ም."} {"id": "7392", "contents": "1 January 482 - 29 August 482 እ.ኤ.ኣ. = 474 ዓ.ም. 30 August 482 - 31 December 482 እ.ኤ.ኣ. = 475 ዓ.ም."} {"id": "7404", "contents": "1 January 476 - 29 August 476 እ.ኤ.ኣ. = 468 ዓ.ም. 30 August 476 - 31 December 476 እ.ኤ.ኣ. = 469 ዓ.ም."} {"id": "7416", "contents": "1 January 470 - 29 August 470 እ.ኤ.ኣ. = 462 ዓ.ም. 30 August 470 - 31 December 470 እ.ኤ.ኣ. = 463 ዓ.ም."} {"id": "7428", "contents": "1 January 464 - 29 August 464 እ.ኤ.ኣ. = 456 ዓ.ም. 30 August 464 - 31 December 464 እ.ኤ.ኣ. = 457 ዓ.ም."} {"id": "7434", "contents": "1 January 461 - 29 August 461 እ.ኤ.ኣ. = 453 ዓ.ም. 30 August 461 - 31 December 461 እ.ኤ.ኣ. = 454 ዓ.ም."} {"id": "7440", "contents": "1 January 458 - 29 August 458 እ.ኤ.ኣ. = 450 ዓ.ም. 30 August 458 - 31 December 458 እ.ኤ.ኣ. = 451 ዓ.ም."} {"id": "7452", "contents": "1 January 452 - 29 August 452 እ.ኤ.ኣ. = 444 ዓ.ም. 30 August 452 - 31 December 452 እ.ኤ.ኣ. = 445 ዓ.ም."} {"id": "7458", "contents": "1 January 449 - 29 August 449 እ.ኤ.ኣ. = 441 ዓ.ም. 30 August 449 - 31 December 449 እ.ኤ.ኣ. = 442 ዓ.ም."} {"id": "7470", "contents": "1 January 443 - 30 August 443 እ.ኤ.ኣ. = 435 ዓ.ም. 31 August 443 - 31 December 443 እ.ኤ.ኣ. = 436 ዓ.ም."} {"id": "48446", "contents": "ቢራ በአለም ዙሪያ እንደሚገኝ ማናቸውም እንደ ጠላ የሚመስል የመጠት አይነት ነው። ከጥንት ጀምሮ ቢራ ከእህል ባብዛኛውም ከገብስ ይቦካል፤ በዘመናዊ ፈረንጅ ቢራ ውስጥ በጌሾ ተክል (Rhamnus prinoides) ፈንታ ሌላ እፅ በተለይ ፈረንጅ ጌሾ (Humulus lupulus) ይጨመራል።"} {"id": "4638", "contents": "1 January 1843 - 10 September 1843 እ.ኤ.ኣ. = 1835 ዓ.ም. 11 September 1843 - 31 December 1843 እ.ኤ.ኣ. = 1836 ዓ.ም."} {"id": "7500", "contents": "1 January 428 - 29 August 428 እ.ኤ.ኣ. = 420 ዓ.ም. 30 August 428 - 31 December 428 እ.ኤ.ኣ. = 421 ዓ.ም."} {"id": "7512", "contents": "1 January 422 - 29 August 422 እ.ኤ.ኣ. = 414 ዓ.ም. 30 August 422 - 31 December 422 እ.ኤ.ኣ. = 415 ዓ.ም."} {"id": "7518", "contents": "1 January 419 - 30 August 419 እ.ኤ.ኣ. = 411 ዓ.ም. 31 August 419 - 31 December 419 እ.ኤ.ኣ. = 412 ዓ.ም."} {"id": "7536", "contents": "1 January 410 - 29 August 410 እ.ኤ.ኣ. = 402 ዓ.ም. 30 August 410 - 31 December 410 እ.ኤ.ኣ. = 403 ዓ.ም."} {"id": "7542", "contents": "1 January 407 - 30 August 407 እ.ኤ.ኣ. = 399 ዓ.ም. 31 August 407 - 31 December 407 እ.ኤ.ኣ. = 400 ዓ.ም."} {"id": "7548", "contents": "1 January 404 - 29 August 404 እ.ኤ.ኣ. = 396 ዓ.ም. 30 August 404 - 31 December 404 እ.ኤ.ኣ. = 397 ዓ.ም."} {"id": "7554", "contents": "1 January 401 - 29 August 401 እ.ኤ.ኣ. = 393 ዓ.ም. 30 August 401 - 31 December 401 እ.ኤ.ኣ. = 394 ዓ.ም."} {"id": "7566", "contents": "1 January 395 - 30 August 395 እ.ኤ.ኣ. = 387 ዓ.ም. 31 August 395 - 31 December 395 እ.ኤ.ኣ. = 388 ዓ.ም."} {"id": "8016", "contents": "1 January 160 - 27 August 160 እ.ኤ.ኣ. = 152 ዓ.ም. 28 August 160 - 31 December 160 እ.ኤ.ኣ. = 153 ዓ.ም."} {"id": "8028", "contents": "1 January 154 - 27 August 154 እ.ኤ.ኣ. = 146 ዓ.ም. 28 August 154 - 31 December 154 እ.ኤ.ኣ. = 147 ዓ.ም."} {"id": "52316", "contents": "ግስ ማለት አንድን የተደረገ ድርጊት የምንገልጽበት የቃል ክፍል ነው።"} {"id": "52322", "contents": "sara teshome"} {"id": "52340", "contents": "በአንድ በተወሰነ አካባቢ መልዓከም ምድር፣ የተፈጥሮ ሀብቶችንና በዛ አካባቢ የሚኖሩ ህዝብችን አጠቃልሎ የሚገኝ ነው።"} {"id": "52394", "contents": "getemoce"} {"id": "8232", "contents": "1 January 53 - 26 August 53 እ.ኤ.ኣ. = 45 ዓ.ም. 27 August 53 - 31 December 53 እ.ኤ.ኣ. = 46 ዓ.ም."} {"id": "8256", "contents": "1 January 41 - 26 August 41 እ.ኤ.ኣ. = 33 ዓ.ም. 27 August 41 - 31 December 41 እ.ኤ.ኣ. = 34 ዓ.ም."} {"id": "8262", "contents": "1 January 38 - 26 August 38 እ.ኤ.ኣ. = 30 ዓ.ም. 27 August 38 - 31 December 38 እ.ኤ.ኣ. = 31 ዓ.ም."} {"id": "8268", "contents": "1 January 35 - 27 August 35 እ.ኤ.ኣ. = 27 ዓ.ም. 28 August 35 - 31 December 35 እ.ኤ.ኣ. = 28 ዓ.ም."} {"id": "8274", "contents": "1 January 32 - 26 August 32 እ.ኤ.ኣ. = 24 ዓ.ም. 27 August 32 - 31 December 32 እ.ኤ.ኣ. = 25 ዓ.ም."} {"id": "8280", "contents": "1 January 29 - 26 August 29 እ.ኤ.ኣ. = 21 ዓ.ም. 27 August 29 - 31 December 29 እ.ኤ.ኣ. = 22 ዓ.ም."} {"id": "8286", "contents": "1 January 26 - 26 August 26 እ.ኤ.ኣ. = 18 ዓ.ም. 27 August 26 - 31 December 26 እ.ኤ.ኣ. = 19 ዓ.ም."} {"id": "8292", "contents": "1 January 23 - 27 August 23 እ.ኤ.ኣ. = 15 ዓ.ም. 28 August 23 - 31 December 23 እ.ኤ.ኣ. = 16 ዓ.ም."} {"id": "11616", "contents": "ነሐሴ ፲፮ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፫፻፵፮ ኛው ዕለት ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በዘመነ ዮሐንስ ፳ ዕለታት ሲቀሩ፤ በዘመነ ማቴዎስ፤ ማርቆስ እና ሉቃስ ደግሞ ፲፱ ዕለታት ይቀራሉ። የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን አማኞች በዛሬው ዕለት በየዓመቱ ነሐሴ ፩ ቀን የሚጀመረውን ጾመ ፍልሰታ የሚፈቱበት ቀን ነው። ፲፰፻፶፮ ዓ/ም በጦርነት የተማረኩ ሰዎችን መብት ስለማስጠበቅና ስለማክበር የተዘጋጀው የጋራ ድንጋጌ (የጀኒቫ ኮንቬንሽን) በአሥራ ሁለት መሥራች አገሮች ተፈረመ። የቀይ መስቀል ማኅበርም አብሮ ተመሠረተ። ፲፱፻፷፬ ዓ/ም የዓለም አቀፍ ኦሊምፒክ ሸንጎ (እንግሊዝኛ፡ International Olympic Committee) ሮዴዚያን (አሁን ዚምባብዌ) በዘረኛነቷ ምክንያት አባልነቷን ሠረዘ። ፲፰፻፺፮ ዓ/ም በዘጠና ሦስት ዓመታቸው እስከሞቱ ድረስ ለሀያ ሰባት ዓመታት ቻይናን የመሩት ዶንግ ዢያው ፒንግ ተወለዱ። ፲፱፻፸ ዓ/ም የመጀመሪያው የኬንያ መሪ ፕሬዚደንት ጆሞ ኬንያታ በተወለዱ በ ሰማንያ ስድስት ዓመታቸው አረፉ። (እንግሊዝኛ) http://en.wikipedia.org/wiki/August 22 (እንግሊዝኛ) http://news.bbc.co.uk/onthisday/hi/dates/stories/august/22"} {"id": "1530", "contents": "የድረ ገጽ መረብ (ወይም ኢንተርኔት) በጣም ብዙ የኮምፒዩተር አውታሮችን ያያየዘ የመገናኛ መረብ ነው። በመረቡ ውስጥ ብዙ ድረ ገጽ ይገኛሉ። ከዚያ በላይ በርካታ የመነጋገርና መገናኘት መንገዶች አሉ። ከሁሉ አስቀድሞ የተፈጠረ ክፍለ-ኢንተርኔት «USENET» የሚባለው አገልግሎት ነው። ይህ በ1973 ዓ.ም. (1980 እ.ኤ.አ.) አካባቢ ሲጀመር በተለይ ለዩኒቨርሲቴዎችና ኮሌጆች ብቻ የታወቀ መገናኛ ሆኖ ቆየ። ይህ ጽሑፍ በተገናኙት ኮምፒውተሮች ላይ መልጠፍ የሚፈቅድ ሥርዓት ብቻ እንጂ ስዕል ወይም ሌላ ነገር አልነበረም። መጀመርያው e-mail አድራሳዎች የተሰጡት ከዚያ ዘመን ነው። ዛሬም ብዙዎች ተጠቃሚዎቹ ግን ስንኳ ስለ USENET መኖሩን አያውቁም። መጀመርያው ድረ ገጽ የተፈጠረው በ1983 ዓ.ም. (1990 እ.ኤ.አ.) ሆነ። ኢንተርኔት እንዴት እንደሚሰራ ለመረዳት በመጀመሪያ አገልጋይና (server) ደንበኛ (client) ምን እንደሆኑ ለይተን እንረዳ። አንድ የምግብ ቤት አስተናጋጅ ምግብ ለብዙ ተስተናጋጆች እንደሚያቀርበው፣ ሁሉ ኢንተርኔት ላይ ያለ አገልጋይ (server) የተለያዩ ነገሮችን ደንበኞቹ (clients) ይሰጣል። የኢንተርኔት ተጠቃሚዎች ደንበኞች ይባላሉ ማለት ነው። ደንበኞች የተለያየ ነገር ከአገልጋዩ ሊቀበሉ ይችላሉ። ለምሳሌ፤ እርስዎ ይህንን ድረ ገጽ ሲመለከቱ የቻሉት አገልጋዩን ድረ ገጹን እንዲልክልዎ በመጠየቅዎ ነው። በመሆኑም ይሄ አገልጋይ «ድረ ገጽ አገልጋይ» (web server) ይባላል። ሌላ አገልጋይ ደሞ መልአክት (email) ሊያቀብል ይችላል። ስለዚህም «መልአክት አገልጋይ» ይባላል። ኢንተርኔት የአገልጋይና የደንበኞች መረብ ነው። በአብዛኛው የኢንተርኔት ተጠቃሚዎች ድረ ገጽ (WWW or World Wide Web) ይጠቀማሉ። ስለዚህም ደረ ገጽ የኢንተርኔት ትልቁ ጥቅም ነው። ብዙ ጊዘም ኢንተርኔትና ድረ ገጽ በስህተት አንድ መስለው ይታያሉ። ነገር ግን መረቡ፤ ማለትም ኢንተርኔት፤ ለሌላ ጥቅም ላይ ሊውል ይችላል። ለምሳሌ ከላይ የተጠቀሰው (USENET) የኢንተርኔት ሌላው ጥቅም ነው። ከአንድ አገልጋይ የሚፈልጉትን ነገር ለመጠያቅ በመጀመሪያ የአገልጋዩን መጥራት ያስፈልጋል። እያንዳንዱ አገልጋይ ልዩ የሰነድ አድራሻ (URL) አለው። ይሄን የሰነድ አድራሻ በመጠቀም ከየትኛውም ቦታ አገልጋዩን መጥራት ይቻላል። ለምሳሌ www.wikipedia.org የውክፔድያ አገልጋይ የሰነድ አድራሻ ነው። አንዳንዴ አንድ ነገር ፈልገን የትኛው የሰነድ አድራሻ ላይ አንደምናገኘው ላናውቅ እንችላለን። በዚህ ጊዘ ፈላጊዎችን (search engines) እንጠቀማለን። ለምሳሌ www.google.com ጉግል ላይ የሰነድ አድራሻዎችን መፈለግ ይችላሉ።"} {"id": "1536", "contents": "የኬንያ ሪፐብሊክ በምስራቅ አፍሪካ የምትገኝ ሀገር ናት። በሰሜን ከኢትዮጵያ፣ በሰሜን-ምስራቅ ከሶማሊያ፣ በደቡብ ከታንዛኒያ፣ በምስራቅ ከዩጋንዳ፣ በስሜን-ምዕራብ ከደቡብ ሱዳን፣ በደቡብ-ምስራቅ ከሕንድ ውቅያኖስ ጋር ድንበር ትጋራለች። አውሮፓውያን አካባቢውን ማሰስ የጀመሩት ከ፲፱ኛው ክፍለ ዘመን ጀምሮ ሲሆን የብሪታንያ መንግሥት የምሥራቅ አፍሪካ ፕሮቴክቶሬትን በ1895 እ.ኤ.አ. አቋቁሟል። ይህ ፕሮቴክቶሬት በ1920 እ.ኤ.አ. የኬንያ ግዛት ተብሎ ተሰይሟል። ነፃ የኬንያ ሪፐብሊክ በዲሴምበር 1963 እ.ኤ.አ. ታወጀ። የኬንያ ስም የመጣው በአፍሪካ በከፍታ ሁለተኛ ከሆነው ከደብረ ኬንያ ተራራ ነው። በዚሁ ተራራ ዙሪያ የሚኖሩት ነገዶች ስሙን «ኪኛ» (በካምባኛ)፣ «ኪሪማራ» (በአመሩኛ)፣ «ኪሬኛ» (በኤምቡኛ)፣ «ኪሪኛጋ» (በኪኩዩ)፣ ወይም «ኬሪ» (በመዓሳይኛ) ይሉታል። የነዚህ ስሞች ሁሉ ትርጉሞች «ቡራቡሬ» ሲሆኑ ይህም ደግሞ «ሰጎን» ማለት ነው፤ አመዳይ ያለበት የተራራው ጫፍ ለተመልካች ቡራቡሬ ወንድ ሰጎንን ያሳስባልና። በኦገስት 2010 እ.ኤ.አ. በተካሄደ ውሳኔ ሕዝብ (referendum) መሠረት ከብሪታንያ የተወረሰው ሕገ መንግሥት በአዲስ ሕገ መንግሥት ተለውጧል። በአሁኑ ጊዜ ኬንያ በ፵፯ ካውንቲዎች (የአስተዳደር ክፍሎች) ተዋቅራለች። እነዚህ ካውንቲዎች በሕዝብ በተመረጡ ሰዎች የሚስተዳደሩ ሲሆን በናይሮቢ ከሚገኘው ማዕከላዊ መንግሥት በነፃነት ይንቀሳቀሳሉ። የኬንያ ዋና ከተማ እና ትልቋ ከተማ ናይሮቢ ናት። የኬንያ ኢኮኖሚ በምሥራቅና መካከለኛው አፍሪቃ በጂ.ዲ.ፒ. (GDP) ትልቁ ነው። ግብርና በአገሪቱ ትልቅ የሥራ ዘርፍ ሲሆን ከኤክስፖርቶች መካከል ሻይ፣ ቡና እና ከቅርብ ጊዜ ጀምሮ አበባዎች ይገኛሉ። እንዲሁም ቱሪስምና ፔትሮሊየም አቢይ ዘርፎች ናቸው።"} {"id": "1578", "contents": "ፊልድ ማርሻል ኦማር ሀሳን አህመድ አል-በሽር የሱዳን ፕሬዝዳንት ናቸው። አል በሽር ሆሽ ባናጋ በሚባል ሱዳን ውስጥ በሚገኝ አንድ አነስተኛ ሠፈር ውስጥ በታኅሣሥ ፳፪ ቀን ፲፱፻፴፮ ዓ.ም. (Jan. 1, 1944 እ.ኤ.ኣ.) ተወለዱ። አል በሽር ገና ልጅ እያሉ ነው ካይሮ በሚገኝ የወታደር ማሰልጠኛ ትምህርት ቤት የገቡት። ከዚያም ቀስ በቀስ በደረጃ እያደጉ መጡ። በሰኔ ፳፫ ቀን ፲፱፻፹፩ ዓ.ም. (June 30, 1989 እ.ኤ.አ.) የሱዳን ፕሬዝዳንት ሆኑ። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "1590", "contents": ""} {"id": "1812", "contents": "1900 ደራስያን ሐያስያን ጸሐፌ ተውኔቶች ተዋንያን ጋዜጠኞች ገጣምያን ጸሐፍት የአፍሪካ ሥነ ጽሑፍ የእስያ ሥነ ጽሑፍ የአውሮፓ ሥነ ጽሑፍ የሰሜን አሜሪካ ሥነ ጽሑፍ የላቲን አሜሪካ ሥነ ጽሑፍ (ይህ ባሕል ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "14442", "contents": "ሁሉ የሚገኝ ከእሱ የሚገኝ የለም ያለእርሱ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሁሉ የሚገኝ ከእሱ የሚገኝ የለም ያለእርሱ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የእግዚአብሔርን አጠቃላይ የመስጠትና የመንፈግ ሓይል፣ እንዲሁም ሁሉ ነገር በርሱ የተፈጠረ እንደሆነ የሚያሳይ አባባል።"} {"id": "14448", "contents": "ሁሉ ያልፋል እውነት ብቻ ይተርፋል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሁሉ ያልፋል እውነት ብቻ ይተርፋል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የእውነትን ዘላለማዊነት አበክሮ የሚያሳይ ተረትና ምሳሌ ነው።"} {"id": "14454", "contents": "ሁል ጊዜ ከመደንገጥ አንድ ጊዜ መሸጥ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሁል ጊዜ ከመደንገጥ አንድ ጊዜ መሸጥ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "14460", "contents": "ህልም ተፈርቶ ሳይተኛ አይታደርም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ህልም ተፈርቶ ሳይተኛ አይታደርም የአማርኛ ምሳሌ ነው። መጥፎ ነገር ገና ለገና ይደርሳል ተብሎ መደርግ ያለበትን ነገር ከማድረግ ወደኋላ አትበል"} {"id": "14466", "contents": "ህመሙን የሸሸገ መድሀኒት የለውም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ህመሙን የሸሸገ መድሀኒት የለውም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ችግርክን ከደበቅክ መፍትሔ አይገኝለትም"} {"id": "14472", "contents": "ሆደ ሰፊ ነገር አሳላፊ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሆደ ሰፊ ነገር አሳላፊ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሚታገስ ሰው ከጥል ይተርፋል"} {"id": "14478", "contents": "ሆዱን የወደደ ማእረጉን ይጠላል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሆዱን የወደደ ማእረጉን ይጠላል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ለጥቅሙ ያደረ ሰው ማዕረጉን ያዋርዳል"} {"id": "14484", "contents": "ሆዳም ቢፈተፍት የጠገበ ይመስለዋል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሆዳም ቢፈተፍት የጠገበ ይመስለዋል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "14490", "contents": "ሆድህን ጎመን ሙላው ጀርባህን ለጠላት አታሳየው የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሆድህን ጎመን ሙላው ጀርባህን ለጠላት አታሳየው የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሚያስፈልግህን ነገር ለጠላት አታሳይ።"} {"id": "14496", "contents": "ሆድ ለተተባሰው ማጭድ አታውሰው የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሆድ ለተተባሰው ማጭድ አታውሰው የአማርኛ ምሳሌ ነው። በችግር ላይ ላለ ሰው የበለጠ ችግር የሚፈጥርለት ነገር አታድርግ"} {"id": "44018", "contents": "ጌታቸው ኃይሌ የኢትዮጵያ ደራሲና የግዕዝ ቋንቋ ምሁር ናቸው። ፕሮፌሰር ጌታቸው ኃይሌ (Getatchew Haile) ሃገራችን ኢትዮጵያ ከኣሏት የግዕዝ ቋንቋ ሊቃውንት እና ምሁራን ዋንኛው የሆኑና ታላቅ የሃገር ባለውለታ ናቸው። በግዕዝ ቋንቋችን ዙሪያም የበርካታ መጻሕፍት ደራሲ ናቸው። የግዕዝ ቋንቋን በልጅነት ዕድሜኣቸው በተለምዶ የቄስ ትምህርት ቤት ከሚባለው በመጀመር እስከ ኣሁን ድረስ እየተጠቀሙበትና የእዚህን ብርቅ ቋንቋ ታሪክ ለመጪው ትውልድ ለማስተላለፍ እጅግ ከፍተኛ ኣስተዋፅዖ እያደረጉ ያሉ ምሁር ናቸው። ከ1945 እስከ 1951 ዓ.ም. ኣዲስ ኣበባ በሚገኘው የቅድስት ሥላሴ ትምህርት ቤት ከተማሩ በኋላ በ1952 ወደ ግብፅ ሄደው በካይሮ ከተማ ኖረዋል። በ1957 ዓ.ም. ካይሮ ከሚገኘው የኮፕቲክ ቲዎሎጂካል ኮሌጅ (Coptic Theological College) በቢ.ዲ. (B.D) እንዲሁም ከኣሜሪካን ዩኒቨርሲቲ ኢን ካይሮ (American University in Cairo) በቢ.ኤ. (B.A.) ተመርቀዋል። በመቀጠልም ወደ ጀርመን ሃገር በመሄድ ከኤበርታርድ ካሪስ ዩኒቨርሲቲ (Eberthard-Karis University) በ1962 ዓ.ም. በሴሚቲክ ፍልስፍና በፒ. ኤች."} {"id": "44102", "contents": "ኢኩን-ሳማጋን በጥንት የማሪ ንጉሥ ነበር። ስሙ በማሪ ቤተ መንግሥት ወይም ቤተ መቅደስ ፍርስራሾች በጥቂት ዕቃዎችም ሆነ ሐውልቶች ብቻ ተገኝቷል። በዚያ ዘመን ብዙ ሰነዶች እንደ ተቀረጹ አይመስልም ወይም ከተቀረጹ እስካሁን አልተገኙም።"} {"id": "44138", "contents": "ትኩሳት ማለት የገላ ሙቀት ከተለምዶ ገደብ 36.5–37.5 °C (97.7–99.5 °F) በላይ መጨመር ሲሆን ከዋና የህመም ምልክቶች አንዱ ነው።"} {"id": "44150", "contents": "ሙኒክ (ጀርመንኛ፦ München /ሚውንችን/) የጀርመን ባቫሪያ ከተማ ነው። የሕዝቡ ቁጥር 1.45 ሚሊዮን ያህል ነው። ሙኒክ መጀመርያ በሰነድ የሚጠቀሰው በ1150 ዓ.ም. ነው።"} {"id": "44186", "contents": "ፕሌምናዮስ (ግሪክ፦ Πλημναῖος) በሲክዮን ነገሥታት ዝርዝር የአፒያ (በኋላ ሲክዮን) ንጉሥ ነበር። ካስቶርን የጠቀሱት ጸሐፊዎች ፕሌምናዮስ 48 ዓመት እንደ ነገሠ ይላሉ። ይህ ምናልባት 1941-1893 ዓክልበ. ግድም ያህል ነው። ከአባቱ ፐራቱስ በኋላ እና ከልጁ ኦርጦፖሊስ በፊት ገዛ። ጸሐፊው ፓውሳኒዩስ በተረከው ትውፊት፣ የፕሌምናዮስ ሕጻን ልጆች ሁሉ እንዳለቀሱ ወዲያው ሞቱ። በመጨረሻ ግን ዴሜተር (አረመኔ ሴት ጣኦት) ማረችው፣ ልጁን ኦርጦፖሊስ አሳደገችና በሕይወት ኖረ። ^ የአውሳብዮስ ዜና መዋዕል ^ የጀሮም ዜና መዋዕል ^ \"Classical E-Text: PAUSANIAS, DESCRIPTION OF GREECE 2.1 - 14\". theoi.com (2011). በ5 February 2014 የተወሰደ."} {"id": "2142", "contents": "1 January 1955 - 11 September 1955 እ.ኤ.ኣ. = 1947 አ.ም. 12 September 1955 - 31 December 1955 እ.ኤ.ኣ. = 1948 አ.ም."} {"id": "2226", "contents": "ፍላግስታፍ (Flagstaff) በኮኮኒኖ ካውንቲ፥ ሰሜን አሪዞና፥ ዩናይትድ ስቴትስ የሚገኝ ከተማ ነው። በ2000 እ.ኤ.አ. ከተማው 52,894 ሕዝብ ሲኖረው የሰሜን አሪዞና ዩኒቨርስቲ አዚሁ ከተማ ይገኛል። ፍላግስታፍ በ35°11'57\" ሰሜን ኬክሮስ እና 111°37'52\" ምዕራብ ይገኛል። የከተማው ጠቅላላ የመሬት ስፋት 164.8 ካሬ ኪ.ሜ. ሲሆን ከዚሁ ውስጥም 0.1 ካሬ ኪ.ሜ. በውሃ የተሸፈነ ነው። በ2000 እ.ኤ.አ. 52,894 ሰዎች ፣ 19,306 ቤቶች እና 11,602 ቤተሰቦች አሉ። የሕዝብ ስርጭት 321.2 በ1 ካሬ ኪ.ሜ. ነው።"} {"id": "2268", "contents": "ኖጋሌስ (Nogales) በሳንታ ክሩዝ ካውንቲ፥ አሪዞና፥ ዩናይትድ ስቴትስ የሚገኝ ከተማ ነው። በ2000 እ.ኤ.አ. የከተማው ሕዝብ ብዛት 20,878 ነበር። ከተማው የሳንታ ክሩዝ ካውንቲ መቀመጫ ነው። ኖጋሌስ፥ አሪዞና ከኖጋሌስ፥ ሶኖራ ፥ ሜክሲኮ ጋር ትዋሰናለች። ኖጋሌስ በ31°21'14\" ሰሜን እና 110°56'21\" ምዕራብ ይገኛል። 53.9 ካሬ ኪ.ሜ. ቦታ ሲሸፍን ከዚህ ውስጥም ምንም ቦታ ውሃ አልሸፈነም። በ2000 እ.ኤ.አ. 20,878 ሰዎች ፣ 5,985 ቤቶች እና 4,937 ቤተሰቦች በከተማው ይገኛሉ። የሕዝብ ስርጭት 387.0 በ1 ካሬ ኪ.ሜ. ነው።"} {"id": "2370", "contents": "የሶማሌ ብሔር በአፍሪካ ቀንድ ይገኛሉ። ሱማሊኛ ቋንቋቸው ነው። ጠቅላላ ብዛታቸው ከ 28 እስከ 30 ሚሊዮን የሚገመት ሲሆን እነዚህም በሶማሊያ (ከ15 ሚሊዮን በላይ)፣ ኢትዮጵያ (ከ8 እስከ 10 ሚሊዮን)፣ ጅቡቲ (250,000)፣ ሰሜን-ምስራቅ ኬንያ (240,000)፣ እና በሌሎች ውጭ ሀገሮች ይገኛሉ። ዋና ሃይማኖታቸው ሱኒ እስልምና ነው። (ይህ ስለ ብሔር ወይም ሕዝብ የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) ሶማሌ (ብሔር) የኢትዮጵያ ብሔር ነው።"} {"id": "2406", "contents": ""} {"id": "16578", "contents": "ቀንድ እገባበት ጅራት አይቀርም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ትንሽ ክፍተትን ተክትሎ ብዙ ነገር ይደርሳል"} {"id": "16590", "contents": "ቀዶ ያለበሰ ቆርሶ ያጎረሰ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "16602", "contents": "ቁም ነገረኛ መምሰል የተለመደ አመል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "16620", "contents": "ጋን (እቃ) ጋን ቻይንኛ - ቋንቋ ጋን ዪንግ - የቻይና ታሪካዊ ተጓዥ"} {"id": "12072", "contents": "ፋርስ አገር (ፋርስኛ፦ ایران /ኢራን/) ወይም የኢራን ኢስላማዊ ሬፑብሊክ (جمهوری اسلامی ایرا /ጆምሁሪ-የ ኤስላሚ-የ ኢራን) በእስያ ውስጥ የሚገኝ አገር ነው። ዋና ከተማው ቴህራን ነው። ለኗሪዎቹ የሀገር ስም ከጥንት ጀምሮ ኢራን ሲሆን ከአገር ውጭ እንደ ፋርስ ወይም በመሰለ ስያሜ ይታወቅ ነበር። በ1927 ዓም ሻህ (ንጉስ) ሬዛ ሻህ ሀገሩ በውጭ አገራት ዘንድ «ኢራን» በመባል እንዲታወቅ ጠየቀ። (በዚህም ወቅት ያህል ደግሞ በመንግሥታት ማኅበር መሃል የኢትዮጵያ ስያሜ በ1923 ዓም ከ«አቢሲኒያ» ተቀየረ፤ የታይላንድም በ1932 ዓም ከ«ሲያም» ተቀየረ።) በ1951 ዓም ግን ልጁ ሻህ ሙሃመድ ሬዛ ፓሕላቪ ሁለቱ ስያሜዎች (ኢራን እና ፋርስ) አንድላይ በመለዋወጥ ትክክለኛ እንደ ተቆጠሩ አዋጀ። ዞራስተር ባዘጋጀው በአቨስታ ዘንድ ሕዝቡ «አይርያ» (አርያኖች) ይባላሉ፤ መጀመርያ አገር ቤታቸው «አይርያነም ቫይጃህ» ሲባል ይህ በአራስ ወንዝ አካባቢ እንደ ተገኘ ይታመናል። ከዚህ መጀመርያ አገር በኋላ የተከተሉት አገራት በአፍጋኒስታንና በፋርስ አካባቢ ሲገኙ ይህም አውራጃ በጥንት «አሪያና» እና «አሪያ» ይባል ነበር። ሄሮዶቶስ 480 ዓክልበ.ግ. የሜዶን ብሔር ድሮ ስም «አሪዮይ» እንደ ነበር መሰከረ፤ የፋርስ አሓይመኒድ ነገስታት እንደ ፩ ዳርዮስ ብሔራቸውን «አሪያ» አሉት። ከሳሳኒድ ሥርወ መንግሥት ጀምሮ (218 ዓም) በመካከለኛ ፋርስኛ የሀገሩ ኗሪ ስም «ኤራን» ወይም «ኢራን» ሆኗል። መጀመርያ በ800 ዓክልበ."} {"id": "12096", "contents": "ሸሆኔ (Ungulata) በሥነ ሕይወት ባለ ኮቴ (ሸኮና) እንስሳ መደብ ነው። ለዚሁ መደብ ምሳሌዎች ፈረስ፣ አህያ፣ አውራሪስ፣ ቀጭኔ፣ ላም፣ እሪያ ወዘተ. ናቸው።"} {"id": "14676", "contents": "^ Æthiopia superior vel interior vulgo Abissinorum sive Presbiteri Ioannis Imperium. Regnum Abissinorum. Relief shown pictorially. Map includes decorative title cartouche with native figures. Map interio"} {"id": "16722", "contents": "ቅንነት ለነፍስ መድሀኒት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ቅንነት ጥሩ ነው የሚል"} {"id": "16728", "contents": "ቆሎን ቢቆረጥሙት እንጂ ቢያሹት አያልቅም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "16752", "contents": "በሬ ሆይ በሬ ሆይ ሞኙ በሬ ሆይ ሳሩን አየህና ገደሉን ሳታይ እልም ካለው ገደል ወደቅክብን ወይ የአማርኛ ምሳሌ ነው። አንድን ነገር ከሁሉ አቅጣጫ የማያይ ጭፍን ሰው የሚገልጽ"} {"id": "16758", "contents": "በሰፈሩት ቁና መሰፈር አይቀርም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ብዙ ጊዜ በአለም ላይ የሰው ልጅ ሲኖር፣ ለሚሰራው ስራ ከተጠያቂነት አይድንም። ያንን ጉዳይ ዋቢ የሚያደርግ ፈሊጥ።"} {"id": "16764", "contents": "በሽታውን የደበቀ ቫይረሱ አለበት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "16770", "contents": "መስኮት በግድግዳ ወይም በር ላይ የሚተው አስተላላፊ ክፍተት ነው። ይህ ክፍተት ብርሀን እንዲገባ ወይም እንዲወጣ ይጠቅማል። በተጨማሪም ክፍተቱ ካልተዘጋ ወይም ካልታሸገ ለአየር እና ድምፅ መግቢያ እና መውጫም ይሆናል።"} {"id": "16824", "contents": "እስክርቢቶ ዋና የጽህፈት መሳሪያ ሲሆን በጠፍጣፋ ወለል (ወረቀት) ላይ አስፈላጊ ማስታወሻዎችን ለመፃፍ ይጠቅማል። ይህ መሣሪያ በአሁኑ ጊዜ ብዕርን በመተካት ላይ ያለ የጽሕፈት መሳሪያ ነው።"} {"id": "16842", "contents": "ዚርኮኒየም (zirconium) የንጥረ ነገሮች ሠንጠረዥ ውስጥ ኬሚካዊ ውክሉ Zr ነው። አቶማዊ ቁጥሩም 40 ነው። የጥንተ፡ንጥር ጥናት (ኬሚስትሪ) በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ ዚርኮኒየም የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ። (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "16848", "contents": "ታሊየም የንጥረ ነገሮች ሠንጠረዥ ውስጥ ኬሚካዊ ውክሉ Tl ነው። አቶማዊ ቁጥሩም 81 ነው። የጥንተ፡ንጥር ጥናት (ኬሚስትሪ)"} {"id": "16860", "contents": "ማሳደግ ሲኖርበት መካሪ ስላጣ ግልግል በጉን በላ። ስለሆነም ወደፊት ብዙ ጥቅም የሚያመጣን ነገር በመስገብገብ ወዲያው የመጠቀምን ጅልነት የሚያሳይ።"} {"id": "16878", "contents": "ተተናገረ አያባራ አፋቸው ከያዘ አይለቅ እጃቸው የአማርኛ ምሳሌ ነው። ለውጥ አያመጡም"} {"id": "12348", "contents": "ስፖርት የተደራጀ እና ውድድራዊ መልክ ያለው አካላዊ ብቃትን እና ነጻ ጨዋታን (fair play) የሚጋብዝ እንቅስቃሴ ነው። የሚመራው ራሳቸውን ችለው በተቀመጡ ህጎች እና ደንቦች ነው። የተወዳዳሪው አካላዊ ጥንካሬ እና ብቃት የክንውኑን ውጠት (ማሸነፍ ወይም መሸነፍ) ይወስናሉ። አካላዊ እንቅስቃሴዎቹ የሰዎችን፣ የእንስሳቶቹን እና የመሳሪያዎቹን (መሳሪያ ስንል ኳስ፣ ጦር፣ ራኬት የመሳሰሉትን ያጠቃልላል) እንቅስቃሴ ናቸው። ነገር ግን የካርታ እና የመደብ ጨዋታዎችን የአካል ብቃት ስለማይጠይቁ የጭንቅላት ስፖርቶች ሽንላቸዋለን። (ይህ ባሕል ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "12354", "contents": "ፖል አለን በአሜሪካ ጃንዋሪ 21 1953 እ.ኤ.አ. የተወለደ የአሜሪካ ባለሃብት ነው። ግለሰቡ የአለማችን ታዋቂውን የሶፍትዌር አምራች ማይክሮሶፍትን ከቢል ጌትስ ጋር በመሆን የመሰረተ ሲሆን ቩልካን (Vulkan inc.) የተባለ የራሱን ኢንቨስትመንት የሚቆጣጠርበት ድርጅት ባለቤት ነው።"} {"id": "14886", "contents": "ለሺ ፍልጥ ማሰሪያው ልጥ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ይሄት ተረትና ምሳሌ ከለ50 ጋን አንድ አሎሎ ወይም ተልባ ቢንጫጫ በአንድ ሙቀጫ ጋር ተመሳሳይ ነው። ሆኖም ግን በይዘት ይለያያል። ለሺ ፍልጥ ማሰሪያው ልጥ በርግጥም ብዙ ሃይለኛ ቁሶችን ሃይል በሌለው ጥበብ ማሰርን ያሳያል። ልጥ እንግዲህ ከዛፍ ቅርፊት የሚገኝ ነው። ፍልጡ ከግንዱ የሚፈለጠው ነው። የጥበበን በጉልበት ላይ ተጽዕኖ ወይንም ሃይል ሲያሳይ ሌሎቹ ግን የጉልበትን ጉልበት በሌላቸው ላይ ሃይል ያሳያሉ።"} {"id": "16950", "contents": "ፈርተው ድንጋይ ቢወረውሩ ጅብ ወጣ ከዱሩ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ፈርተው ድንጋይ ቢጥሉ ጅብ ወጣ ከዱሩ"} {"id": "12372", "contents": "ቅኝ ግዛት ማለት የአንድ ሃገር ህዝቦች የሌላውን ሃገር ህዝቦች በቁጥጥር ስር በማዋል የሚደረግ ግዛትን የማስፋፋት ስራት ነው። በዋናነት ቅኝ ግዛት የሚገለጸው ከ15ኛው እስከ 20ኛ ክ/ዘመን ያለውን የአውሮፓ ሀገሮች የአፍሪካን፣ ሰሜን አሜሪካን እና የእስያ ሃገሮች የተቆጣጠሩበትን ዘመን ነው። ጣሊያን ኢትዮጵያ ላይ የቅኝ ግዛት ሙከራ ከአንዴም ሁለት ጊዜ ያደረገች ሲሆን ጀግኖቹ ኢትዮጵያውያ አርበኞች ባደረጉት የሞት ሽረት ተጋድሎ አሸንፈው ባንዲራዋ በነፃነት ከፍ ብሎ እንዲውለበለብ አድርገዋል።"} {"id": "16968", "contents": "ፈጥኖ መስጠት በኋላ መጸጸት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ግልብ ውሳኔ አትወስን"} {"id": "16980", "contents": "ፍየል ላምስት ዶሮ ለባልና ለሚስት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "16986", "contents": "ፍዬል በግርግር እናቱን ይሰር የአማርኛ ምሳሌ ነው። ለንፅፅር --> ፍየል ሲቀናጣ እናቱን ይሰራል"} {"id": "16998", "contents": "ጌታቸው መኩሪያ ታዋቂ ኢትዮጵያዊ ሙዚቀኛ ነው። ጌታቸው መኩሪያ ለሙዚቀኛነት የተቀጠረው በ፲፱፻፵፪ ዓ.ም. ነው። የቴኖርን ሙዚቃ ድምፅ የሚወደው ጌታቸው መኩሪያ የሙዚቃ መሳሪያውን ይዞ እየተቁነጠነጠ «አልማዝ ምን እዳ ነው»፣ «ሽለላ»ና የመሳሰሉትን በሚጫወትበት ወቅት ከማስደሰቱ የተነሳ ከሕዝብ ዘንድ ከፍተኛ የመወደድን ዕድል ለማግኘት ችሏል። በችሎታው ብዙ አገሮችንም ጎብኝቷል፣ በጉብኝቱም ወቅት ባጨዋወቱ ተደንቋል። ^ ናሽናል ቢብሊዮግራፊ ቡድን፣ የአንጋፋ አርቲስቶች መዝገበ የሕይወት ታሪክ፣ መጋቢት ፳፻፣ ገጽ 27 (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "17022", "contents": "አሉላ ዮሐንስ ታዋቂ ኢትዮጵያዊ ድምፃዊ ከመሆኑም በተጨማሪ፣ ጊታር፣ ኪቦርድ፣ አርሞኒካ፣ ከበሮ (ድረም)ና ፒያኖን በደንብ የሚጫወት ሁለገብና ዘመናዊ አርቲስት ነው። ድሬዳዋ ተወልዶ ያደገው አሉላ ዮሐንስ ዕድገቱ በአዳሪ ት/ቤት ውስጥ ነበር። በዚህ አዳሪ ት/ቤት ውስጥ እያለ የሙዚቃ ስሜት አድሮበት መጫወት ጀመረ። ከሙዚቃ መሳሪያዎች ጊታር በደንብ መጫወት የጀመረው ወደ አዲስ አበባ በመምጣት ትንሽ እንደቆየ ነበር። በ፲፱፻፶ ዓ.ም. መጨረሻዎች ለትምህርት ወደ ጀርመን ሀገር ሄደ። ከዚያም ለሦስት ዓመት ተኩል የሕክምና ትምህርቱን ከተማረ በኋላ በማቋረጥ ወደ ኮንሰርቫቶሪ የሙዚቃ ት/ቤት ገባ። እዚህ የሙዚቃ ት/ቤት እያለም «Mr. President» /ሚስተር ፕሬዝዳንት/ የተባለውን የመጀመሪያውን ሸክላ አሳተመ። አሉላ ወደ አሜሪካ በመሄድ ከሁለት አልበሞች በተጨማሪ አራት ሸክላዎች አሳትሟል። አሉላ በአሥራ አንድ ቋንቋዎች ይጫወታል። አማርኛ፣ ትግርኛ፣ እንግሊዝኛ፣ ስፓንኛ፣ ጣሊያንኛ፣ ፈረንሳይኛ፣ ጀርመንኛና ዕብራይስጥኛ ወዘተ... አቀላጥፎ ይናገራል። ድሬዳዋ እያለ ስንታየሁ ይባል ነበር። «ስንታየሁ» የምትባለውም ሙዚቃ ከሕዝብ ጋር አስተዋወቀችው። አሉላ ከ፴ ዓመታት በላይ ረጅም የሙዚቃ ሕይወት ያለው አርቲስት ነው። ^ ሀ ለ ሐ መ ናሽናል ቢብሊዮግራፊ ቡድን፣ የአንጋፋ አርቲስቶች መዝገበ የሕይወት ታሪክ፣ መጋቢት ፳፻፣ ገጽ 29 (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "17052", "contents": "ፍየል ከቀዘነ ዲያቆን ከዘፈነ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዋጋ የላቸውም ወይም ከዚህ በኋላ ዋጋ የላቸውም"} {"id": "15192", "contents": "ማር ጣፋጭ ነገር ሲሆን አህያ ግን ይህን የመቅመስ ችሎታ የላትም ። ጥሩ ነገርን መረዳት የማይችልን ሰው ለመግለጫ የሚጠቅም ምሳሌ።"} {"id": "12432", "contents": "ሞንቴርሞሶ (Montehermoso) በእስፓንያ በኤክስትሬማዱራ ክፍላገር ካሴሬስ አውራጃ 40°05′ ሰሜን ኬክሮስ እና 6°20′ ምዕራብ ኬንትሮስ የተገኘ ከተማ ነው። በ2009 ዓ.ም. ሕዝብ መቆጠሪያ መሠረት ከተማው 5,799 ኗሪዎች አሉት።"} {"id": "15240", "contents": "«ሌባ ላመሉ ቅድመ እውቅና አገኘ» የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "15252", "contents": "ርጉሙ፡ በተፈጥሮ ወይም በተለምዶ ከሚከሰት የተገላቢጦሽ የሆነን ነገር ለማሳየት የሚጠቅም አባባል።"} {"id": "15258", "contents": "ርጉሙ፡ ጅልና ወረቀት የያዘውን አይለቅም ። ችክ /ምንችክ ያለ ባህርይን መግለጫ ምሳሌ።"} {"id": "15264", "contents": "ልግመኛን መምከር ውሀ በወንፊት ማኖር የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሁለቱም አይቋጥሩም።"} {"id": "15276", "contents": "ሎሌና አሞሌ ካዘዙት ይውላል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "15282", "contents": "ሎሚ ቢያብብ ቢኖርና መልካም ሽታ ቢሰጥ መኮምጠጡን አይተውም የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሁሉ ነገር ዋና ባህርይ አለው በሌላ ጊዜያዊ ሂደቶች ቢደበቁም።"} {"id": "15288", "contents": "ላላዩ ልጅ ዳቦ ፍሪዳው የአማርኛ ምሳሌ ነው። አባይን ያላየ ምንጭ ያመሰግናል"} {"id": "17112", "contents": "በጠራ ተሻገር በተሳለ ምተር የአማርኛ ምሳሌ ነው። የእለት ተለት ምክር ይመስላል"} {"id": "48656", "contents": "ኤማንዌል ማክሮን (ፈረንሳይኛ፦ Emmanuel Macron) ከ2009 ዓም ጀምሮ የፈረንሳይ ፕሬዚዳንት ሆኗል። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "48680", "contents": "ጨቲስገርህ በምሥራቅ የምትገኝ የሕንድ ክፍላገር ናት። በ1993 ዓም ከማድየ ፕረዴሽ ክፍላገር ክፍል በመውሰድ ተመሠረተ።"} {"id": "48698", "contents": "የቂርሎስ አልፋቤት በተለይ ስላቪክ ቋንቋዎችን ለመጻፍ የተደረጀ ጽሕፈት አይነት ነው። በተለይ ሩስኛ፣ ዩክሬንኛ፣ ቤላሩስኛ፣ ቡልጋርኛ፣ ሰርብኛ ወዘተ. ይጻፉበታል። በ855 ዓም ቅዱስ ቂርሎስና ቅዱስ ሜቶዲዮስ ወደ ስላቮች በተላኩበት ጊዜ፣ መጽሐፍ ቅዱስን ወዘተ. በስላቭኛ ለመጻፍ ግላጎሊቲክ አልፋቤት የተባለውን ጽሕፈት ፈጠሩ። ይህም በስላቫዊ ብሔሮች ቶሎ ይስፋፋ ጀመር። በዚህ ግላጎሊቲክ ጽሕፈት ውስጥ፣ አብዛኞቹ ፊደላት የግሪክ አልፋቤት ተደረጁ፣ በግሪክኛ ለማይገኙት ድምጾች ግን አንዳንዱ ከዕብራይስጥ፣ አንዱም ከቅብጥኛ እንደ ተበደረ ይመስላል። ከዚህ ትንሽ በኋላ በ878 ዓም ክርስቲያናዊው የፕረስላቭ ስነ-ጽሑፍ ትምህርት ቤት በቡልጋሪያ ተመሠረተ። በዚህ ተቋም ከ885 ዓም ለስላቭኛ ከግላጎሊቲክ የተሻለ የተቀለለ ጽሕፈት፣ የቀድሞው ቂርሎስ አልፋቤት ተፈጠረ። በዚህ ጽሕፈት ፊደሎቹ ከግላጎሊቲክ ይልቅ እንደ ግሪኮቹ ፊደላት ይመሳሰሉ ነበር። በግሪክኛ ለማይገኙት ድምጾች አንዳንድ ግን ከግላጎሊቲክ ተወሰደ። ይህም የቀድሞው ቂርሎስ አልፋቤት በየጥቂቱ በስላቫዊ ብሔሮች መሃል የግላጎሊቲክ አልፋቤትን ፈንታ ተካ። ከዚህ ትንሽ በኋላ ሌሎች የቀድሞ ፊደላት ꙗ /ያ/፣ ѥ /የ/፣ ѩ /የኝ/ ተጨምረው ነበር። ከጊዜ ወደ ጊዜ የድሮ ቂርሎስ አልፋቤት ለየቋንቋው ተለወጠ፤ በተለይም የሩስያ ጻር ታላቁ ፕዮትር በ1700 ዓም አንዳንድ ለውጥ አስገባ። ከነዚህ ጋራ ተራ ፊደላት በላይ፣ እያንዳንዱ ቋንቋ ለራሱ ተጨማሪ ልዩ ፊደሎች አሉት። ለምሳሌ፣ በዩክሬንኛ አልፋቤት «г» የሚለው ፊደል ለ/ሕ/ ያሰማል፣ ሌላውም ቅርጽ «Ґ» ለ/ግ/ ያገልግላል። ሌሎችም ስላቫዊ ያልሆኑት ልሳናት በተለይም ሞንጎላዊ፣ ቱርኪክ ቋንቋዎች ወይም ሳይቤራዊ ቋንቋዎች ደግሞ በቂርሎስ ጽሕፈት ይጻፋሉ፣ ወይም ቀድሞ በቂርሎስ ጽሕፈት ተጽፈው ነበር።"} {"id": "12648", "contents": "ኧያፍያትላዮኪውትል በ፳፻፪ ዓ.ም. የፈነዳ በአይስላንድ የሆነ እሳተ ገሞራ ነው። ብዙ አመድና ጢስ በአውሮጳ ከባቢ አየር ውስጥ አስገብቶ የአይሮፕላን በረራ በሰፊ አቋርጦ ነበር። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "12696", "contents": "መጽሐፈ ኩፋሌ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ በዲዩትሮካኖኒካል መጻሕፍት አንዱ ነው። በሌሎቹ አብያታ ክርስትያናት ግን ዛሬ የማይቀበል መጽሐፍ ወይም ሲውዴፒግራፋ ይባላል። ነገር ግን ለቀድሞው የቤተ ክርስቲያን አበው ታውቆ የጥቅስ ምንጭ ሆነላቸው። የመጽሐፉ ግሪክ ትርጉም የሚታወቀው ከቅዱስ ኤፒፋንዮስ ጥቅሶች ባቻ ሳይሆን እንዲሁም በዩስቲን ሰማዕት፣ በኦሪጄን፣ በዲዮዶሮስ ዘአንጥያክያ፣ በኢሲዶር ዘሰቪላ፣ በአሲዶር ዘእስክንድርያ፣ በዩቲክዮስ (አቡነ እስክንድርያ)፣ በዮሐንስ ማላላስ፣ በጊዮርጊስ ሱንኬሎስና በቄድሬኖስ ጥቅሶች በከፊል ይታወቃል። ሆኖም መጽሐፉ በአይሁድ ሳንሄድሪን ከ1ኛው ክፍለ ዘመን ጀምሮ እንደ ቅዱሳን መጻሕፍት አልተቀበለም ነበር። አንዳንድ ክፍል በቁምራን ዋሻ በ1939 ዓ.ም. እስከተገኘ ድረስ፣ የመጽሐፉ ዕብራይስጥ ትርጉም በሙሉ ጠፍቶ ነበር። ስለዚሁ ሁኔታ (የዕብራይስጥ ትርጉም በማጣት) መጽሐፉ በኋላ ዘመን በሮማ ቤተ ክርስቲያን አለቆች አልተቀበለም። ሆኖም በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ዘንድ እንዲሁም በቤተ እስራኤል አይሁዶች ዘንድ፣ መጽሐፉ በግዕዝ ስለ ተገኘ እስከ ዛሬ ድረስ ቅዱስ ተብሎ ተከብሯል። መጽሐፉ እንደሚለው መላእክት የዓለሙን ታሪክ ከፍጥረት ጀምሮ እስከ ኦሪት ዘጸአት ድረስ (2,410 ዓመታት ሲቆጠሩ) ለሙሴ በደብረ ሲና ይተርካሉ። ዘመናት በኢዮቤልዩ ወይም በ49 ዓመታት ይከፋፈላሉ። ኢያንዳንዱ ኦዮቤልዩ 7 ሱባዔ ወይም የዓመት ሳምንት (7 አመት) ነው። ከማየ አይህ አስቀድሞ ደቂቃ ሴት ከእግዚአብሔር አምጸው ወደ ቃየን ልጆች እንደ ሔዱና እንደ ከለሱ ይላል። ክልስ ልጆቻቸውም ክፉ ረጃጅሞች (ናፊሊም) ሆነው በማየ አይህ ጠፉ። ከዚህ በኋላ የኖህን ልጆች አሳቱ። ጣኦት ሠሩ፣ መንግሥት አጸኑ፣ የኖህ ልጆች ምድርን ሁሉ ያካፈላሉ፣ የባቢሎን ግንብ ከወደቀ ቀጥሎ ወደ ርስቶቻቸው ተበተኑ። መላእክትም ለአብርሃም ቅዱስ ቋንቋን አሳውቁት። ከተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ውጭ እንደ «ሲውደፒግራፋ» በመቆጠሩ አንዳንድ ሊቃውንት በ150 ዓክልበ."} {"id": "13122", "contents": "የኢትዮጵያን ባህላዊ የብረትና ነሓስ እቃዎች እንዴት እንደሚሰሩ የሚያውቅና በተግባርም የሚተረጉም ምሁር ቀጥቃጭ ይባላል። ግን ያን የሚያደርጉና ይህን የመሰለ የጅ ጥበብ ያላቸው እነኚህ ባለሙያዎች በህብረተሰቡ ዘንድ የተናቁና የተገፉ ናቸው ይህ ደግሞ ከጥንት ጀምሮ የመጣ ነው የሚገርመው ነገር አሁንም ድረስ እነዚህ ወርቅ እጅ ያላቸው ማህበረሰቦችን በተለያየ መንገድ በተለያየ ስያሜ ይጠሯቸዋል በተለይ በጉራጌ ክልል ውስጥ እነዚህ ጥበበኞችን (ነፉረ )እያሉ ነው የሚጠሯቸው ይህ ማለትም ብረት ቀጥቃጭን ቡዳ ከሰው የማይቀላቀል ይሉቱል ባጠቃላይ የጎነ ሰብ እያሉ ይጠሩታል ይሄ ማለት ደግሞ በሀገሩ ላይ መብት የሌለው እና የተገፋ ነው ማለት ነይ እኔ ከሁሉም የሚገርመኝ ደግም እነሱ በሰሩት ቢላዋ አርደው ከትፈው እየበሉ እነሱ በሰሩት ምጣድ ቆልተው ጋግረው እየበሉ እነሱ በሰሩት ድስት ሰርተው አብስለው እየበሉ ይሏቸዋል የተናቁ ታድያ ምን ይሉታል ጥበበኛውን ንቆ ጥበቡን ማድነቅ በጃቸው ጥበብ በተሰራ መሳርያ እየተጠቀሙ እነሱን መግፋት ታድያ እስኪ ፍረድ ይሄ ምን የሚሉት ነገር ነው ይህ ማለት ልጅን ወዶ እናትን መጥላት ነው ለኔ ወገኔ ንቃ ይሄኮ ጥበብ ነው ይሄኮ እድገት ነው ይሄ ማለት ባደጉት ሀገራት የተከበረ ስራ ነው ታድያ ለምን እኛ እርስ በርሳችን ያንተ ዘር ይሄ የኔ ደግሞ ይሄ እያልን ያንተጎሳ የዘቀጠ የኔ ደግሞ ከፍ ያል እየተባባልን እስከመቼ እንኖራለን እኛ ሁላችንም ያዳም እና የሄዋን ዘሮች ነን ስለዚህ ጥንት አባቶቻችን ባለመማርና በለማወቅ በፈጠሩት አፈታሪ እኛም ተተብትበንበታል ወገኔ ንቃ ይሄ ሙያ ነው !!!!!!!!!!!!"} {"id": "17358", "contents": "ተሰግዳዳ ቦታ ታዳጊ ጌታ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "48824", "contents": "የሞቄ ወቅት በብዙ አገራት የሚከሠት ወራት ነው። በስሜን አገራት በኢትዮጵያ ክረምት ወቅት ይደርሳል፤ በደቡብ አገራት ግን በኢትዮጵያ በጋ ወራት ይደርሳል።"} {"id": "3120", "contents": "ነሐሴ ፳ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፫፻፶ ኛው ዕለት ሲሆን የክረምት ወቅት ፶፭ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በዘመነ ሉቃስ ፲፮ ዕለታት ሲቀሩ፤ በዘመነ ማቴዎስ፤ ማርቆስ እና ዮሐንስ ደግሞ ፲፭ ዕለታት ይቀራሉ። ፲፱፻፲፪ ዓ/ም - በአሜሪካ የሴቶችን የምርጫ መብት የሚያስተማምነውና የሚያረጋግጠው የአገሪቱ ሕገ መንግሥት አሥራ ዘጠነኛው ማስተካከያ ተፈረመ። ፲፱፻፶፰ ዓ/ም - የናሚቢያ የነጻነት ትግል 'ኦሙጉሉግዎምባሺ' በሚባለው ሥፍራ ላይ ተጀመረ። ይሄ ትግል “የደቡብ አፍሪቃ የድንበር ጦርነት በመባልም የሚታወቅ ሲሆን፣ ብሔራዊ የደቡብ ምዕራብ አፍሪቃ ሕዝባዊ ድርድር (እንግሊዝኛ፡ S.W.A.P.O) ከአፓርታይዳዊ የደቡብ አፍሪቃ መንግሥት ቅኝነት ለመላቀቅ የተካሄደ ፍልሚያ ነው።. ፲፱፻፸ ዓ/ም -ቀዳማዊ ዮሐንስ ወጳውሎስ የሮማ ካቶሊክ ቤተ ክርስቲያን ሊቀ ጳጳስ ሆነው ተመረጡ። ፲፱፻፸፰ ዓ/ም - በመርዝ ጋዝ አደጋ በካሜሩን ሺህ ፯፻ ሰዎች ሞቱ። ፲፱፻፹፱ ዓ/ም - በእስላም ታጣቂዎች በአልጄሪያ በተደረገ ዕልቂት ከስልሳ እስከ መቶ ሰዎች ተገደሉ። ፲፱፻፺፬ ዓ/ም - ዓለም አቅፍ የምድር ጉባዔ ስብሰባ በጆሃንስበርግ ደቡብ አፍሪቃ ተከፈተ። (እንግሊዝኛ) http://en.wikipedia.org/wiki/August_26"} {"id": "48908", "contents": "ቀንድ አውጣ የዛጎል ለበስ እንስሳ መደብ ነው። የየብስ ቀንድ አውጣ ብቻ ሳይሆኑ ብዙ የባሕር ቀንድ አውጣ ወይም የሐይቅ ቀንድ አውጣ ዝርዮች ደግሞ አሉ። በዚህ መደብ ያሉት አንዳንድ ዛጎልን አይለብሱም፣ ዛጎል-የለሽ ዝርዮችም ስለግ (ከእንግሊዝኛው) ተብለዋል። የቀንዳውጣ «ቀንድ» በውነት ቀንድ ሳይሆን ዓይኖቹ ያሉበት መዳህሰስ ነው። ቀንድ አውጣ ሰብልን ስለሚበላ አስቸጋሪ ነው። ብዙ ቀንድ አውጣ የበሽታ ተሽካሚዎች ሲሆኑ ለጤንነት አስቸጋሪ ነው። በአንዳንድ አገራት አበሳሰል ውስጥ፣ ቀንድ አውጣ እንደ ምግብ ይበላል። የቀንድ አውጣ ዛጎል ለጌጣጌጥና እንደ እንቁ ክብርን አገኝቷል። በግብርና ቀንዳውጣ ለመከልከል፣ መዳብ ይሠራል፤ ቀንዳውጣዎች መዳብን አይወዱምና። የመዳብ ቀለበት በዛፍ ግንድ ዙሪያ ቢቀመጥ ቀንዳውጣ እስከ ፍሬው ድረስ አይደርስም። ቡና ለአጸድ ቀንድ አውጣ በጣም መርዛም ሲሆን የተፈጨ ቡና ዱቄት ቢሆንም በማዳበሪያው መጨምሩ ይከለክላቸዋል። በኢትዮጵያ የተገኙት ተክሎች እንዶድ እና ጓሳ በተለይ በሽታ-አዘልን ቀንዳውጣዎች ለመግደል አገልግለዋል፣ ይህም በምዕራብ ሳይንስ ታውቋል። ቀንዳውጣ በነዚህ አገራት አበሳሰል ውስጥ እንደ ምግብ ይበላል፦ ፖርቱጋል፣ እስፓንያ፣ ፈረንሳይ፣ ቤልጅግ፣ ጣልያን፣ ቡልጋሪያ፣ ግሪክ፤ ማልታ፣ ቆጵሮስ፤ ሞሮኮ፣ አልጄሪያ፣ ጋና፣ ናይጄሪያ፣ ካሜሩን፤ ላዎስ፣ ካምቦዲያ፣ ቬትናም፣ ፊልፒንስ፣ ኢንዶኔዥያ፣ ኔፓል፣ ቻይና። የአጸድ ቀንድ አውጣ (Cornu aspersum) የሚመንጨው ንፋጭ እዠት ለሰዎች ቆዳ ቁስልን ለማሳደስ እንዳቀለለ ይታወቃል፤ ስለዚህ ይህ እዠት በአንዳንድ የቆዳ ክሬም ውስጥ ተጨምሯል። በቀንድ አውጣ መደብ፣ አንዳንድ ዝርዮች እንደ ሌሎች እንስሳት ሁሉ በወንድና በሴት ጾታዎች ይከፈላሉ። አብዛኞቹ የቀንድ አውጣ ዝርዮች ግን አንድ ጾታ ብቻ አላቸው እሱም ፍናፍንት ነው። እያንዳንዱ ፍናፍንት ቀንዳውጣ ዘሩንም እንቁላሉንም ይፈጥራል ማለት ነው። በወሲብ ጊዜ ሁለቱ ፍናፍንት ቀንዳውጦች መጀመርያ እርስ በርስ «የፍቅር ጦር» ይጥላሉ፤ ይህ እንደ ስለታም አጥንት የሚጣል ፍላጻ የሌላውን ቀንዳውጣ ይወጋል። ከዚህ በኋላ ዘርን በመለዋወጥ እርስ በርስ እርጉዝ ያደርጋሉ። አንዳንዴም አንድያ ፍናፍንት ቀንዳውጣ ለብቻው እራሱን እርጉዝ ለማድረግ ይቻላል። እርጉዝ ከሆኑ ብዙ መቶ ትንንሽ እንቁላሎች ይጥላሉ። የቀንዳውጣ እግር በንፋጭ ምንጨት ስለሚሸፈን ቀስ ብሎ ሲሄድ ሲሄድ የንፋጭ ጎዳና ይተዋል። ከትንሽ በኋላም ሲደርቅ ይጠፋል። ይህ በመዝሙረ ዳዊት 58:8 (በእብራይስጥ) ይጠቀሳል፤ «(ኀጥኣን) እንደሚቀልጥ ቀንድ አውጣ ያልቃሉ»፣ በዘመናዊው አማርኛ ትርጉም ግን «ቀንድ አውጣ» ሳይጠቅስ «እንደሚቀልጥ ሰም ያልቃሉ» አለ።"} {"id": "49688", "contents": "ጥሎ ከገብስ የሚሰራ ሆኖ በተለይ በትግራይ ክልል በአዲግራት እና በኢሮፕ አከባቢ የሚዘወተር የምግብ አይነት ነው"} {"id": "49766", "contents": "Kingdom of Semien/የቤተ እስራኤሎች ስርወ መንግስት የሰሜን መንግስት በሚል ስያሜ የሚታወቀው፣ ኢትዮጵያ ውስጥ ይኖሩ የነበሩ የአይሁድ እምነት ተከታይ ቤተ እስራኤላዊያን ፤አቋቁመውት የነበረው ስርወ መንግስት ነው። ይህ የቤተ እስራኤላዊያን ስርወ መንግስት ከ4ተኛው ክፍለ ዘመን ጀምሮ እስከ 17ኛው ክፍለ ዘመን የነበር መሆኑን ታሪክ ያሳያል።(323_1640) በ4ተኛው ክፍለ ዘመን፣ኢትዮጵያ ውስጥ በአፅብሓ እና በኢዛና መሪነት የሀገሪቱ ሀይማኖት ክርስትና ሁኖ ሲታወጅ፣ በኤርትራ፣ በታሪካዊቷ ከተማ አክሱም እና አካባቢው ይኖሩ የነበሩ ቤተ እስራኤላዊያን፣ የክርስትና ሀይማኖትን ለመቀበል ፍቃደኛ ባለመሆናቸው የተነሳ፣ ከሚኖሩባቸው አከባቢዎች ለቀው እንዲሸሹ ከተደረጉ በሗላ፣ በጎንደር፣ በደምቢያ፤ በወገራ ፤በበለሳ እና ተከዜ ወንዝ ሰፍረው፣ የራሳቸውን ንጉስ ሹመው እስከ 17ኛው ክፍለ ዘመን #በ[[ህገ ኦሪነት] ለዘመናት ሲተዳደሩ ኖረዋል። ይህ የቤተ እስራኤላዊያን ስርወ መንግስት፣ እስከ 15ኛው ክፍለ ዘመን ድረስ ለአክሱም መንግስት ተፈታታኝ ሀይል ሁኖ ኑሯል። የሰሜን መንግስት ንጉሶች:_ ★ ንጉሱ ጲንሓስ~(325 _360 ዓ/ም) በኢዛና እና በአፅብሓ ዘመን ★ ከ4ተኛው ክፍለ ዘመን እስከ መጀመሪያዎቹ የ10ኛው ክፍለ ዘመን የጊድኦናዊያን ስርወ መንግስት!"} {"id": "13224", "contents": "ኅዋ ቁስ አካል ያለን ሁሉ ተንጣለን የምንኖርበት ማብቂያ የሌለው፣ መዳሰስም ሆነ መታየት የማይችል፣ ነገር ግን አቅጣጫና አቀማመጥ ያለው፣ ቁሶችንና ክንዋኔያቸውን አቃፊ፣ ባለ 3 ቅጥ ነገር ነው። ምንም እንኳ የውኑን አለም ለመረዳት የኅዋን ጽንሰ ሓሳብ መረዳት አስፈላጊ ቢሆንም እራሱ ኅዋ እንደ ጽንሰ ሓሳብ ጥያቄ በፍልስፍና ተመራማሪወች ዘንድ የወደቀብ ጊዜ ላይ ነው ያለነው። የኅዋ ምንነት ባሁኑ ጊዜ በ3 ተፎካካሪ አስተሳሰቦች ውስጥ ይገኛል እነሱም ኅዋ በራሱ እራሱን የቻለ ነገር ነው ብለው የሚያምኑ ኅዋ ማለት በነገሮች ዝምድና/ግንኙነት ምክንያት የሚፈጠር ሥፍራ ነው ብለው የሚያምኑ ኅዋ ማለት አዕምሮዓችን የፈጠረው ጽንሰ ሃስብ ነው ብለው በሚያምኑ የፍልስፍና ፈርጆች ተከፍሎ ይገኛል። የትኞቹ ትክክል ናቸው የትኞቹ ስህተት ናቸውን እስካሁን አውቆ የሚያስረዳ የለም። (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "13272", "contents": "አኩኩሉ ወይም ድብብቆሽ ህጻናት የሚጫወቱት ጨዋታ ሲሆን ፈላጊ አይኑን ይጨፍንና «አኩኩሉ» እያለ ማሪያም ከተባለች ስፍራ ይጣራል ከዚያም ተፈላጊወች «አልነጋም» በማለት እራሳቸውን ይደብቃሉ። ተደብቀው ካበቁ በኋላ «አልነጋም» ማለትን ያቋርጣሉ በዚህ ጊዜ ፈላጊ አይኑን ይገልጥና መፈለግ ይጀምራል። ከተደበቁት መጀመሪያ የተያዘው በተራው ፈላጊ ይሆንና ጨዋታው ይቀጥላል። ነገር ግን ተደባቂወቹ በሙሉ ፈላጊን አምልጠው ሳይያዙ ማሪያምን ከነኩ ፈላጊ አሁንም ፈላጊ ይሆና ጨዋታው ይደገማል ማለት ነው። ሌላኛው አይነት የዚህ ጨዋታ ምንድን ነው፣ ፈላጊ እስከተወሰነ ቁጥር እንዲጠራ ይደረጋል። ለምሳሌ እስከ 50 ጮክ ብሎ እንዲጠራ ይሆናል፣ በዚህ ጊዜ ውስጥ ተፈላጊወች እራሳቸውን ይደብቃሉ። ከዚያ ፈላጊ አይኑን ይገልጥና መፈለግ ይጀምራል። ከዚህ ውጭ ከላይ የተገለጸው ጨዋታና ይሄ አንድ አይነት ናቸው።"} {"id": "13308", "contents": "ካልኩለስ የሂሳብ ትምህርት ክፍል ሲሆን ለውጥን ለማጥናት የሚጠቅም መሳሪያ ነው። የካልኩለስ ዋና ዋና ክፍሎች ጥግ (limit); ውድድር(derivative); ጥርቅም (integral) እና በመጨረሻም አዕላፍ ዝርዝር (infinite series) ሲሆኑ እነዚህ አራቱ ጽንሰ ሓሳቦች በሁለት ዋና ዋና የጥናት ክፍሎች ይከፈላሉ እነርሱም ሥነ ማወዳደር (differentiation) እና ሥነ ማጠራቀም(integration) ናቸው። ካልኩለስ አዲስ የተገኘ የሂሳብ መሳሪያ ቢመስልም የጥንቶቹ ምሁራን ሳይቀር ጭላንጭሉን በማየት ግኝቶቻችቸውን ለታሪክ ትተው አልፈዋል። ከነዚህ ውስጥ የጥንታዊ ግብጽ ጸሃፍት ሳይጠቀሱ አይታለፉም። ለምሳሌ የሞስኮው ፓፒሪ ተብሎ በሚታወቀው ክርስቶስ ከመወለዱ 1820 አመታት በፊት የተጻፈው የግብጻውያን መዝገብ ላይ፣ የጥረዛ ካልኩለስ ጭላንጭልን እናገኛለን። በዚህ የጥንቱ ዘመን ጽሁፍ ላይ ደራሲው የቁና (እራሱ የተቆረጠ ሾጣጣን ) መጠነ ይዘት እንድናገኝ ጥያቄ ያቀርብና መልሱን በትክክል ያስቀምጣል። ይህን አይነት ጥያቄ በጥንታዊ ባቢሎናውያንም የተመዘገበ ቢሆንም መልሳቸው ግን ስህተት ነበር። በዚህ ምክንያት የጥንቶቹ ግብጻውያን የካልኩለስ ጀማሪወች ናቸው ማለት ይቻላል ምንም እንኳ መልሱን ያገኙበትን መንገድ ቢደብቁም። ከግብጻውያኑ ጻህፍት ብዙ ከፍለ ዘመናት በኋላ የተነሱት የጥንቶቹ ግሪካውያንም ለዚህ ዕውቀት ዘርፍ የተቻላቸውን አበርክተዋል። ግሪኮቹ ዩዶክሱስ (408 - 355 ዓ.ዓ) እና አርኪሜድስ (287 - 212 ዓ.ዓ.) ካልኩለስ-መሰል ዘዴወችን በመጠቀም የተለያዩ ቅርጾችን መጠነ-ስፋትና መጠነ-ይዘት ለማግኘት ችለዋል። ከክርስቶስ ልደት በኋላም የቻይና ተማሪወችም እንደ ሊዩ ሂዩ፣ ዙ ቾንግዚ የተባሉት የዩዶክሱስን መንገድ አይነት በመጠቀም ስፋትንና ይዘትን ለማግኘት ችለዋል። ይህ በንዲህ እንዳለ ከአንድ 600 መቶ አመታት በኋላ አረቡ ኢብን አል-ሃያታም፣ ቻይናው ሸን ኮ፣ ህንዶቹ ባስቃራ፣ ማዳቫ ሳንጋማግራማ ፣ ኢራናዊው ሻራፍ አል-ዲናቱስ አሁን ለምናውቀው የካልኩለስ ትምህርት አዳዲስ እና ከፍተኛ አስተዋጾ አደረጉ። አንዳንዶቹም ባሁኑ ዘመን ከምንጠቀምባቸው ብዙ ያልተለዩ የሥነ-ልዩና ሥነ-ውህድ እውንታወችን በጥናት ሊያገኙ ቻሉ። \"Madhava\"."} {"id": "8556", "contents": "የወሬ ፈላስፋ አስራሁለት እብዶች በከተማ ጸረ-መናፍስት የንጋት ኮከብ የጥቁር ድምጽ ባሻ ዳምጤ ቀይ ማጭድ ታጋይ ሲፋለም ታግያለው ውጤቴን እጠብቃለሁ ቀዩ መነጽር [1] «History of Ethiopian Theater» በዮናስ ሃይለመስቀል. ፌብሩዋሪ 20 ቀን 2007 ታይቷል።"} {"id": "15390", "contents": "አልጎሪዝም የአንድን ስሌት ውጤትን በአጭርና ሊደጋገም በሚቻል መንገድ ለመፈታት የሚያስችል ዘዴ ነው። ብዙውን ጊዜ የኮምፒውተር ፕሮግራም ላይ አገልግሎት ቢውልም፡ የተለያዪ የሂሳብና የሳይንስን ችግሮች ለመፍታት ይጠቅማል። (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "15438", "contents": "መልኳ ባያምር አመሏ ይመር የአማርኛ ምሳሌ ነው። ጥሩ አመል/ባህርይ ያላትን ሴት ተፈላጊነት ያስገነዝባል።"} {"id": "15450", "contents": "መንገድ ካገር ልጅ ምክር ከጨዋ ልጅ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሁለቱም ጥሩ ናቸው"} {"id": "15456", "contents": "ሚስት ባታብል ባሏን ትወልዳለች የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "15492", "contents": "ሞኝ ውሀ ሲወስደው ይስቃል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሞኝ እራሱን አያውቅም ስለዚህም እራሱ ላይ የሚፈጸምበትን በደልም ሆነ ጥሩ ነገር የመረዳት ችግር አለበት።"} {"id": "15516", "contents": "ሰለሞን ሳባን ውሀ ባያስጠማት ኖሮ የሱ ጥም ባልበረደ ነበር የአማርኛ ምሳሌ ነው። ንግስት ሳባ ውሃ ጠምቷት ማታ ላይ ውሃ ለማግኘት ስትሄድ ሰለሞን እንደተገናኛት ከሚያስታውሰው ትውፊት የተወሰደ"} {"id": "15522", "contents": "ሰነፍ በዓል ያበዛል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ላለመስራት ብዙ በዓል የሚያከበር ሰው ከሃይማኖተኝነት አንጻር ሳይሆን ከስንፍና አንጻር ነው።"} {"id": "15528", "contents": "ሰኔና ሰኞ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ድንገተኛ አጋጣሚ ሳናስበው መገናኘታችን ሰኔና ሰኞ ሆነብኝ።"} {"id": "15534", "contents": "ሰው ቢማር ቄስ እንጂ መላክ አይሆንም የአማርኛ ምሳሌ ነው። የተማረም ቢሆን ስህተት ይፈጥራል። ሰው የጻፈውን ሙሉ በሙሉ ማመን ምክንያት የለውም። ሁሉም ስህተት ይሰራል።"} {"id": "15540", "contents": "ሳያውቁ የቆረጡት አበባ የፈለጉት ቀን ይደርቃል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "3594", "contents": "ዬሬቫን የአርመኒያ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 1,462,700 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 1,267,600 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 40°10′ ሰሜን ኬክሮስ እና 44°31′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል። በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ ዬሬቫን የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ።"} {"id": "3648", "contents": "ኮፕንሀገን (København) የዴንማርክ ዋና ከተማ ነው። ከተማው መጀመርያው የተሠራው በ11ኛው ክፍለ ዘመን ነበር። ስሙ ከጥንታዊ ዳንኛ ሲሆን ትርጉሙ 'ነጋዴዎች ወደብ' ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 1,094,400 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 55°43′ ሰሜን ኬክሮስ እና 12°34′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል።"} {"id": "50126", "contents": "ወደ ሮማውያን በአዲስ ኪዳን የመጀመሪያው መልዕክት ሲሆን ቅዱስ ጳውሎስ በቆሮንጦስ እያለ በ፶ ዎቹ ዓ.ም. የጻፈው መልዕክት ነው ። ይህ ምዕራፍ ፰ ሲሆን በ፴፱ ንዑስ ክፍሎች ይከፈላል ። የሚያተኩረውም በክርስቲያኖች መንፈሳዊ ሕይወት ላይ ነው ። ቅዱስ ጳውሎስ ለሮማውያን መልዕክቱን የጻፈበት ምክኒያት አይሁዳውያንና ሮማውያን በሰላም አንድላይ በሮም ለብዙ ዘመን ሲኖሩ ቆይተው ክርስትና በተመሠረተበት ወቅት ፣ አይሁዳውያን ክርስቶስ እኛን ነው የመረጠን ለመንግሥቱ እናንተን አይደለም... ሲሊ ሮማውያን ደግሞ እናንተ ሰቀላችሁት እንጂ ምን አረጋቹህለት... እየተባባሉ እርስበርሳቸው ጥል ስለፈጠሩ እነሱን ለማስታረቅ ጻፈው ። የጳውሎስ መልዕክት ወደ ሮማውያን ምዕራፍ ፰ ቁጥር ፴፩ ቁጥር ፴፯ ቁጥር ፴፰ - ፴፱ 1፤እንግዲህ፡በክርስቶስ፡ኢየሱስ፡ላሉት፡አኹን፡ኵነኔ፡የለባቸውም። 2፤በክርስቶስ፡ኢየሱስ፡ያለው፡የሕይወት፡መንፈስ፡ሕግ፡ከኀጢአትና፡ከሞት፡ሕግ፡ሐራነት፡አውጥቶኛልና። 3-4፤ከሥጋ፡የተነሣ፡ስለ፡ደከመ፡ለሕግ፡ያልተቻለውን፥እግዚአብሔር፡የገዛ፡ልጁን፡በኀጢአተኛ፡ሥጋ፡ ምሳሌ፡በኀጢአትም፡ምክንያት፡ልኮ፡አድርጓልና፤እንደ፡መንፈስ፡ፈቃድ፡እንጂ፡እንደ፡ሥጋ፡ፈቃድ፡ በማንመላለስ፡በእኛ፡የሕግ፡ትእዛዝ፡ይፈጸም፡ዘንድ፡ኀጢአትን፡በሥጋ፡ኰነነ። 5፤እንደ፡ሥጋ፡ፈቃድ፡የሚኖሩ፡የሥጋን፡ነገር፡ያስባሉና፥እንደ፡መንፈስ፡ፈቃድ፡የሚኖሩ፡ግን፡የመንፈስን፡ ነገር፡ያስባሉ። 6፤ስለ፡ሥጋ፡ማሰብ፡ሞት፡ነውና፥ስለ፡መንፈስ፡ማሰብ፡ግን፡ሕይወትና፡ሰላም፡ነው። 7፤ስለ፡ሥጋ፡ማሰብ፡በእግዚአብሔር፡ዘንድ፡ጥል፡ነውና፤ለእግዚአብሔር፡ሕግ፡አይገዛምና፥መገዛትም፡ ተስኖታል፤ 8፤በሥጋ፡ያሉትም፡እግዚአብሔርን፡ደስ፡ሊያሠኙት፡አይችሉም። 9፤እናንተ፡ግን፡የእግዚአብሔር፡መንፈስ፡በእናንተ፡ዘንድ፡ቢኖር፥በመንፈስ፡እንጂ፡በሥጋ፡ አይደላችኹም።የክርስቶስ፡መንፈስ፡የሌለው፡ከኾነ፡ግን፡ይኸው፡የርሱ፡ወገን፡አይደለም። 10፤ክርስቶስ፡በእናንተ፡ውስጥ፡ቢኾን፡ሰውነታችኹ፡በኀጢአት፡ምክንያት፡የሞተ፡ነው፥መንፈሳችኹ፡ግን፡በጽድቅ፡ምክንያት፡ሕያው፡ነው። 11፤ነገር፡ግን፥ኢየሱስን፡ከሙታን፡ያስነሣው፡የርሱ፡መንፈስ፡በእናንተ፡ዘንድ፡ቢኖር፥ክርስቶስ፡ኢየሱስን፡ ከሙታን፡ያስነሣው፡ርሱ፡በእናንተ፡በሚኖረው፡በመንፈሱ፥ለሚሞተው፡ሰውነታችኹ፡ደግሞ፡ሕይወትን፡ይሰጠዋል። 12፤እንግዲህ፥ወንድሞች፡ሆይ፥ዕዳ፡አለብን፥እንደ፡ሥጋ፡ፈቃድ፡ግን፡እንኖር፡ዘንድ፡ለሥጋ፡አይደለም። 13፤እንደ፡ሥጋ፡ፈቃድ፡ብትኖሩ፡ትሞቱ፡ዘንድ፡አላችኹና፤በመንፈስ፡ግን፡የሰውነትን፡ሥራ፡ብትገድሉ፡ በሕይወት፡ትኖራላችኹ። 14፤በእግዚአብሔር፡መንፈስ፡የሚመሩ፡ዅሉ፡እነዚህ፡የእግዚአብሔር፡ልጆች፡ናቸውና። 15፤አባ፡አባት፡ብለን፡የምንጮኽበትን፡የልጅነት፡መንፈስ፡ተቀበላችኹ፡እንጂ፡እንደገና፡ለፍርሀት፡የባርነትን፡ መንፈስ፡አልተቀበላችኹምና። 16፤የእግዚአብሔር፡ልጆች፡መኾናችንን፡ያ፡መንፈስ፡ራሱ፡ከመንፈሳችን፡ጋራ፡ይመሰክራል። 17፤ልጆች፡ከኾን፟፡ወራሾች፡ደግሞ፡ነን፤ማለት፡የእግዚአብሔር፡ወራሾች፡ነን፥ዐብረንም፡ደግሞ፡ እንድንከበር፡ዐብረን፡መከራ፡ብንቀበል፡ከክርስቶስ፡ጋራ፡ዐብረን፡ወራሾች፡ነን። 18፤ለእኛም፡ይገለጥ፡ዘንድ፡ካለው፡ክብር፡ጋራ፡ቢመዛዘን፡የአኹኑ፡ዘመን፡ሥቃይ፡ምንም፡እንዳይደለ፡ ዐስባለኹ። 19፤የፍጥረት፡ናፍቆት፡የእግዚአብሔርን፡ልጆች፡መገለጥ፡ይጠባበቃልና። 20፤ፍጥረት፡ለከንቱነት፡ተገዝቷልና፥በተስፋ፡ስላስገዛው፡ነው፡እንጂ፡በፈቃዱ፡አይደለም፤ 21፤ተስፋውም፡ፍጥረት፡ራሱ፡ደግሞ፡ከጥፋት፡ባርነት፡ነጻነት፡ወጥቶ፡ለእግዚአብሔር፡ልጆች፡ወደሚኾን፡ ክብር፡ነጻነት፡እንዲደርስ፡ነው። 22፤ፍጥረት፡ዅሉ፡እስከ፡አኹን፡ድረስ፡ዐብሮ፡በመቃተትና፡በምጥ፡መኖሩን፡እናውቃለንና። 23፤ርሱም፡ብቻ፡አይደለም፥ነገር፡ግን፥የመንፈስ፡በኵራት፡ያለን፡ራሳችን፡ደግሞ፡የሰውነታችን፡ቤዛ፡ የኾነውን፡ልጅነት፡እየተጠባበቅን፡ራሳችን፡በውስጣችን፡እንቃትታለን። 24፤በተስፋ፡ድነናልና፤ነገር፡ግን፥ተስፋ፡የሚደረግበቱ፡ነገር፡ቢታይ፡ተስፋ፡አይደለም፤የሚያየውንማ፡ማን፡ ተስፋ፡ያደርገዋል፧ 25፤የማናየውን፡ግን፡ተስፋ፡ብናደርገው፡በትዕግሥት፡እንጠባበቃለን። 26፤እንዲሁም፡ደግሞ፡መንፈስ፡ድካማችንን፡ያግዛል፤እንዴት፡እንድንጸልይ፡እንደሚገ፟ባ፟ን፡አናውቅምና፥ነገር፡ ግን፥መንፈስ፡ራሱ፡በማይነገር፡መቃተት፡ይማልድልናል፤ 27፤ልብንም፡የሚመረምረው፡የመንፈስ፡ዐሳብ፡ምን፡እንደ፡ኾነ፡ያውቃል፥እንደእግዚአብሔር፡ፈቃድ፡ስለ፡ ቅዱሳን፡ይማልዳልና። 28፤እግዚአብሔርንም፡ለሚወዱት፡እንደ፡ዐሳቡም፡ለተጠሩት፡ነገር፡ዅሉ፡ለበጎ፡እንዲደረግ፡እናውቃለን። 29፤ልጁ፡በብዙ፡ወንድሞች፡መካከል፡በኵር፡ይኾን፡ዘንድ፥አስቀድሞ፡ያወቃቸው፡የልጁን፡መልክ፡ እንዲመስሉ፡አስቀድሞ፡ደግሞ፡ወስኗልና፤ 30፤አስቀድሞም፡የወሰናቸውን፡እነዚህን፡ደግሞ፡ጠራቸው፤የጠራቸውንም፡እነዚህን፡ደግሞ፡ አጸደቃቸው፤ያጸደቃቸውንም፡እነዚህን፡ደግሞ፡አከበራቸው። 31፤እንግዲህ፡ስለዚህ፡ነገር፡ምን፡እንላለን፧እግዚአብሔር፡ከእኛ፡ጋራ፡ከኾነ፡ማን፡ይቃወመናል፧ 32፤ለገዛ፡ልጁ፡ያልራራለት፥ነገር፡ግን፥ስለ፡ዅላችን፡አሳልፎ፡የሰጠው፡ያው፡ከርሱ፡ጋራ፡ደግሞ፡ዅሉን፡ ነገር፡እንዲያው፡እንዴት፡አይሰጠንም፧ 33፤እግዚአብሔር፡የመረጣቸውን፡ማን፡ይከሳቸዋል፧የሚያጸድቅ፡እግዚአብሔር፡ነው፥የሚኰንንስ፡ማን፡ነው፧ 34፤የሞተው፥ይልቁንም፡ከሙታን፡የተነሣው፥በእግዚአብሔር፡ቀኝ፡ያለው፥ደግሞ፡ስለ፡እኛ፡የሚፈርደው፡ ክርስቶስ፡ኢየሱስ፡ነው። 35፤ከክርስቶስ፡ፍቅር፡ማን፡ይለየናል፧መከራ፥ወይስ፡ጭንቀት፥ወይስ፡ስደት፥ወይስ፡ራብ፥ወይስ፡ ራቍትነት፥ወይስ፡ፍርሀት፥ወይስ፡ሰይፍ፡ነውን፧ 36፤ስለ፡አንተ፡ቀኑን፡ዅሉ፡እንገደላለን፥እንደሚታረዱ፡በጎች፡ተቈጠርን፡ተብሎ፡እንደ፡ተጻፈ፡ነው። 37፤በዚህ፡ዅሉ፡ግን፡በወደደን፡በርሱ፡ከአሸናፊዎች፡እንበልጣለን። 38፤ሞት፡ቢኾን፥ሕይወትም፡ቢኾን፥መላእክትም፡ቢኾኑ፥ግዛትም፡ቢኾን፥ያለውም፡ቢኾን፥የሚመጣውም፡ ቢኾን፥ኀይላትም፡ቢኾኑ፥ 39፤ከፍታም፡ቢኾን፥ዝቅታም፡ቢኾን፥ልዩ፡ፍጥረትም፡ቢኾን፡በክርስቶስ፡ኢየሱስ፡በጌታችን፡ካለ፡ከእግዚአብሔር፡ፍቅር፡ሊለየን፡እንዳይችል፡ተረድቻለኹ።"} {"id": "15702", "contents": "የአጼ ሚናስ ዜና መዋዕል በግዕዝ እንደተጻፈና በፍራንሲስኮ ማሪያ ወደ ፖርቱጋልኛ እንደተተረጎመ ፣ በ1888 በሊዝቦን ፖርቱጋል እንደታተመ ከጎን ቀርቧል። ዜና መዋዕሉ የአጼልብነ ድንግል ልጅ የነበሩትን የአጼሚናስን ዘመን የመዘገበ ሰነድ ነው። አጼ ገላውዲወስ ከፖርቱጋል ሰራዊት ጋር ሆነው ግራኝ አህመድን በጦርነት ካሸነፉ በኋላ የግራኝ ልጅ የነበረውን መሃመድን ሲማርኩ ከግራኝ ሚስት ድል ወንበሬ ጋር በመደራደር ወንድማቸው አጼሚናስ በምርኮ ከተላከበት ከየመን በምርኮ ልውውጥ ወደ ኢትዮጵያ እንዲመለሱ ተደረገ። አጼ ገላውዲወስ በጦርነት ሲሞቱ ወድማቸው አጼ ሚናስ ነገሱ። ለ6 አመት ከገዙ በኋላ በወባ በሽታ በ1563ዓ.ም. አረፉ። ይህ በኢትዮጵያዊ አይን እማኝ የተመዘገበው ዜና መዋዕል በግዕዝ ስለሆነ ለማንበብ አስቸጋሪ ሊሆን ይችላል። ግዕዝ ወይም ፖርቱጋልኛ በትክክል የሚያውቅ ሰው ወደ አማርኛ ቢተርጉመው ለአንባቢ ጠቃሚ ሊሆን ይችላል።"} {"id": "13554", "contents": "ሜሪ አርምዴ የኢትዮጵያ ታዋቂ ዘፋኝ ስትሆን ባህላዊ ዘፈኖችን በወፈረ ድምጽ በማቅረብ ትታወቃለች። ማርታ አሻጋሪም ከሜሪ አርምዴ ጋር ተመሳሳይ ድምጽ እንዳላት ይነገራል። ሜሪ አርምዴ ---------------- - ቤተሰቦቿ ያወጡላት ስም ሜሪማ የሚባል እንደነበር ይነገራል፡፡ ኋላ ላይ ዘመናዊነትን ስትነግሥበትና ፒያሳን ስትደምቅበት በራሷ ጊዜ ስሟን ሜሪ ብላ አስተካከለቸው፡፡ - ሜሪ የተወለደችው በ1915 ዓ. ም.  በአዲስ አበባ ከተማ ዶሮ ማነቂያ ከሚባለው ሰፈር ነው፡፡ - ቤተሰቦቿ ፈረንሳይኛን የተማሩ ሲሆኑ በፈረንሳይ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ውስጥ ይሰሩ እንደነበር ሜሪ በ1973 ዓ. ም.  ለኢትዮጵያ ሬዲዮ በሰጠችው ቃለ መጠይቅ ላይ ተናግራለች፡፡ - ምክንያቱ ባይታወቅም ሜሪ ገና በልጅነቷ አዲስ አበባን ለቃ ወደ ራያ ኮረም የሚባል ቦታ ሄዳለች፡፡ የልጅነት ጊዜዋንም በዚያው አሳለፈች፡፡ - ፋሺስት ጣሊያን ኢትዮጵያን ሲወር ሜሪ የ13 ዓመት ልጅ ነበረች፡፡ መዝፈን፣ ማንጎራጎርም በዚያ ወቅት ጀምራለች፡፡ - አምባላጌ ላይ የኢትዮ - ጣሊያን ጦርነት ሲጧጧፍ ሜሪ ብላታ ኅሩይ ከተባሉ አርበኛ ጋር አብራ ዘምታ ነበር፡፡ - የአምባላጌውን እልህ አስጨራሽ ጦርነትን ጨምሮ ሌሎችም በአርበኞችና ፋሽስት ጣሊያን መካከል የሚደረግን ፍልሚያ በቅርበት አይታለች፡፡ - በአንድ አውድ ላይም እግሯን ተመትታ የጦርነትን ዋጋ ከፍላለች፡፡ በዚህ ሁሉ ውስጥም ግን በእንጉርጉሮ ፣ በዘፈንና ሽለላዋ የአርበኞቹ የደስታ ምንጭ ነበረች፡፡ 1. ዘመናዊ ዳንስ 2."} {"id": "13578", "contents": "ታምራት ሞላ ታዋቂ ኢትዮጵያዊ ዘፋኝ ሲሆን ብዙ ዘመናዊና ባህላዊ የሙዚቃ ስራወችን በማቅረብ ይታወቃል። በ፳፻ ዓ.ም የካንሰር በሽታ የተገኘበት ድምጻዊ ታምራት በህክምና ከህመሙ ሙሉ በሙሉ እንደ ተሻለው አሳውቆ የነበረ ቢሆንም ህመሙ እንደገና አገርሽቶበት በተወለደ በ፮፱ አመቱ በየካቲት ፬ ቀን ፳፻፭ ዓ.ም ከዚህ ዓለም በሞት ተለየ። የቀብር ሥነ ሥርዓቱም በዕለቱ በመንበረ ፀባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ቤተሰቦቹ ፣ ወዳጅ ዘመዶቹ ፣ የሙያ አጋሮቹ እና አድናቂዎቹ በተገኙበት ተፈጸሟል ። ታምራት ሞላ በ፲፱፻፴፮ ዓ.ም. በጎንደር ክ/ሀገር ተወለደ። ታምራት የ፩ኛ ደረጃ ትምህርቱን እዚያው ጎንደር ከጨረሰ በኋላ ወደ አዲስ አበባ በመምጣት አድቬንቲስት ሚስዮን ትምህርት ቤት በመግባት ትምህርቱን ተከታተለ። ከ፲፱፻፶፩ ዓ.ም. በቀድሞ ክብር ዘበኛ በወታደርነት በመቀጠር እስከ ፲፱፻፶፬ ዓ.ም. ጃዝ፣ ሳክስፎንና ሌሎችንም የሙዚቃ መሳሪያዎች መጫወት ጀመረ። በድምፁም ጭምር ስሜቱን ለማርካት በ፲፱፻፶፭ ዓ.ም. በምድር ጦር ኦርኬስትራ ተቀጠረ። ታምራት ለመጀመሪያ ጊዜ ካዜማቸው ዘፈኖቹ «ታምሜ ተኝቼ» እና «ዘውትር ብርቅነሽ» የተሰኙትን ዘፈኖቹን ለመጀመሪያ ጊዜ በመድረክ ላይ ሲያሰማ በተመልካቾች ዘንድ ከፍተኛ አድናቆትን አትርፈውለት ነበር። ታምራት እስካሁን ድረስ የዘፈናቸው ዘፈኖች በርካታ ቢሆኑም «አስታውሺኝ»፣ «መሞት አለ ለካ»፣ «የለችም» እና «ጊዜው ለጨነቀው» የተሰኙት ዜማዎቹ የተዋጣላቸው ከመሆናቸው ባሻገር በሕዝብ ዘንድ ተወዳጅነት ያላቸው ናቸው። ታምራት ከነዚህ ስራዎች በተጨማሪ ሙሉ በሙሉ በአንታራም ግጥም በተሞላው «ሰበቡ» በተሰኘ ዘፈኑ ይታወቃል። ፲፱፻፺፯ ዓ.ም. ተረት ሆኖ ቀረ ^ \"ዝነኛው ድምጻዊ ታምራት ሞላ ከዚህ አለም በሞት ተለየ\". thearadaonline.com (፭ የካቲት ፳፻፭)."} {"id": "9006", "contents": "መጋቢት 26 ቀን - የዓለም ንግድ ሕንጻ በኒው ዮርክ ከተማ ተከፈተ። ያልተወሰነ ቀን፦ የቻድ ዋና ከተማ ስም ከ'ፎርት-ላሚ' ወደ 'ንጃመና' ተለወጠ። የኢኳቶሪያል ጊኔ ዋና ከተማ ስም ከ'ሳንታ ኢዛቤል' ወደ 'ማላቦ' ተለወጠ። የጋምቢያ ዋና ከተማ ስም ከ'ባቱርስት' ወደ 'ባንጁል' ተለወጠ። በልዩ ምርጫ መሠረት፣ የታንዛኒያ መንግሥት መቀመጫ ከዳር ኤስ ሳላም ወደ ዶዶማ እንዲዛወር ታቅዶ ነበር። ዴንማርክ፣ አየርላንድና እንግሊዝ ወደ አውሮፓ ህብረት ተጨመሩ። ሚያዝያ 10 ቀን - ኃይሌ ገብረ ሥላሴ"} {"id": "9024", "contents": "ሎሬን (ፈረንሳይኛ፦ Lorraine) እስከ 2008 ዓም ድረስ አስተዳደራዊ ክልል በፈረንሣይ አገር ነበር። ናንሲ መትዝ (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "9246", "contents": ""} {"id": "9288", "contents": "ዩሮ ወይም አውሮ = Euro = € = በብዙ የአውሮፓ ኅብረት አገራት (ሰማያዊ በካርታው) እንዲሁም በሞንቴኔግሮና በኮሶቮ የሚጠቀም ገንዘብ ነው። Heiko Otto:\"ዩሮ - Euro banknotes\" (በen). በ2016-12-19 የተወሰደ. (እንግሊዝኛ) (ጀርመንኛ)"} {"id": "9300", "contents": "ሚካኤል (በዕብራይስጥ: מִיכָאֵל‎, ሲነበብ፡ ሚካኤል, ሲተረጎም፡ 'ማንነው እንደ እግዚአብሔር?'; በግሪክ: Μιχαήλ, ሲነበብ፡ Mikhaḗl; በላቲን: Michahel-ሲነበብ፡ ሚካኤል; በአረቢኛ: ميخائيل‎, ሲነበብ፡ ሚካኤል)"} {"id": "9354", "contents": "ኪል፣ ስዊድን የቨርምላንድ፣ ስዊድን ከተማ ነው።"} {"id": "20382", "contents": "እንደ ፈረስ ጆሮ እንደ ሰላጢን ጉሮሮ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20388", "contents": "እንዲያውም በመላ ፈስ ዳለቻ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20394", "contents": "እንዳትሄድ ቀየዳት እንዳትበላ ለጎማት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20400", "contents": "እንዳያማ ጥራው እንዳይበላ ግፋው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20406", "contents": "እንጀራ ለባእድ መከራ ለዘመድ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20412", "contents": "እንጀራ ያለወጥ ቤት ያለ ሴት ከብት ያለበረት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20418", "contents": "እንግዳ ደራሽ ውሀ ፈሳሽ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20424", "contents": "እንግዳ ፊት ወርቅ ኋላ ብር ኋላ ብረት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20478", "contents": "እውር አያፍር ፈሪ አይደፍር የአማርኛ ምሳሌ ነው። እውር አያፍር ፈሪ አይደፍር የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "17826", "contents": "ከንቲባ ማለትም ላንተ ይግባ፤ ማዕረጉ ከሊጋባ በታች የሆነ ዋና የራስ ከተማ ሹም፤ ዳኛ፤ ገዥ፤ የከተማው ቀረጥና የዳኝነቱ ገንዘብ አንተ ዘንድ ይግባ (ይባእ ኀቤከ) ማለት ነው። ይህ ስም ጥንት ለባላባቶች፣ ለታላላቆችና አገረ ገዦች ስለተሰጠ እስከ ዛሬ ድረስ የሀሳብ ባላባት ከንቲባ ይባላል። የአዲስ አበባ ከንቲባ ደስታ ተክለወልድ ዐዲስ የአማርኛ መዝገበ ቃላት ገጽ 62"} {"id": "50432", "contents": "ማጠቃለያ ለኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ምዕመናን አምላክና እናቱን እንዲሁም ቅዱሳንን ማመስገኛ መዝሙር። Play media አርዕስት ፡ ነጭ ሆኖ ሳለ ከበረዶ ቆመ በሰው ልጅ ፊት ተዋርዶ ። ምንጭ ፡ kiduel channel አድናቆት ፡ ለkiduel channel \"All credits goes to the singer & song writer and to kiduel channel\" ክርስቶስሰምራአማርኛ Dukdadis 18:01, 7 ሰፕቴምበር 2019 (UTC)"} {"id": "50438", "contents": "ወጥኢትዮጵያ ውስጥ የሚሰራ የምግብ አይነት ሲሆን። ሚዳቋ ወጥ ሽሮ ወጥ ቀይ ወጥ ቆቅ ወጥ ተልባ ወጥ አልጫ ወጥ እንቁላል ወጥ ክክ ወጥ ድንች ወጥ ዶሮ ወጥ"} {"id": "50444", "contents": "መብት በአንግሊዝኛው ኮፒራይት (Copyright) [1] ትርጕም የግዕዝ ፊደል ፀሓፊዎች እንዲጠቀሙበት የተፈጠረ የግዕዝ ምልክት ነው። መልኩ ትንሽ \"መ\" ሆኖ በሙሉ ክብ የተከተበ ነው። ምልክቱ ለሁሉም የግዕዝ ፊደል ተጠቃሚ ቋንቋዎች ሊያገለግል ይችላል። ግኝቱ የዶ/ር ኣበራ ሞላ ሲሆን ደራስያን ለብዙ ዓመታት ተጠቅመውበታል። የቀለሙም ቅርጽ እ.ኤ.ኣ. 2008 ለዩናይትድ እስቴትስ መንግሥት የቀረበው የባለቤትነት ማመልከቻቸው ውስጥ ቀርቧል።[2]"} {"id": "50462", "contents": "የ2019 የኖቤል የሰላም ሽልማት ለኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ለሃያ ዓመታት በዘለቀው የኢትዮጵያና ለኤርትራ የድንበር ውዝግብ ሰላም እንዲወርድ ላበረከቱት አስተዋጽኦ በመስከረም 30 ቀን 2012 ዓ.ም. (እ.ኤ.አ. ኦክቶበር 11 ቀን 2019) ተበርክቶላቸዋል። ^ https://www.nobelpeaceprize.org/Announcements/The-Nobel-Peace-Prize-2019"} {"id": "50474", "contents": "እስጢፋኖስ (በግሪክ: Στέφανος ሲነበብ ፡ Stéphanos ስቴፋኖስ ፤ በዕብራይስጥ ፡ הקדוש סטפנוס ፤ በእንግሊዘኛ ፡ Stephen ሲነበብ ፡ ስቴፈን)"} {"id": "20652", "contents": "ከሜዳ ወዲያ ፈረስ ካርባ ወዲያ ቄስ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ከሜዳ ወዲያ ፈረስ ካርባ ወዲያ ቄስ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20658", "contents": "ከሰው ቀለብላባ ከመሬት ገብጋባ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ከሰው ቀለብላባ ከመሬት ገብጋባ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "50504", "contents": "፯ ፤ እሳታውያን የሚሆኑ ሱራፌልና ኪሩቤል ሊነኩት የማይቻላቸው በዕውነት እሳት ነው ። ፰ ፤ ማርያም ሆይ ስለዚህ እንወድሻለን ከፍ ከፍም እናደርግሻለን ዕውነተኛ የጽድቅ መብልንና ዕውነተኛ የሕይወት መጠጥን ወልደሽልናልና ። ፱ ፤ የሐዋርያት ተከታዮች የሆናቹህ በአንብሮ እድ የተሾማቹህ አባቶች ሆይ በእግዚአብሔር ዘንድ ለኛ የምታማልዱ እናንተን ተቀብለናቹኋል እካን ። ከእግዚአብሔር ዘንድ ለኛ የሚያማልዱ እነዚህንም ሁለቱን የጳጳሳት አለቆች በዘመናችን ተቀብለናቸዋል የታላቂቱን አገር የኢትዮጵያን አባ ተክለ ሃይማኖትን በአባቶቻችን አገር ከተማ ላይ ክቡር የሚሆኑ አባ... ፲ ፤ ብፅዕትና ፍሥሕት በሁሉ ዘንድ የተመሰገንሽ ቡርክትና ቅድስት ንጽሕትም ስለሆነች ስለአምላክ እናት ስለ እመቤታችን ድንግል ማርያም ። ፲፩ ፤ ቅዱሳን ክቡራን ረቂቃን ሰማያውያን ኃያላኖችም ስለሚሆኑ ስለ መላእክት አለቆች ሰባኪ ጎዳናንም ስለ ጠረገ ስለ ዮሐንስ መጥምቅ የተመሰገኑ ቅዱሳን አገልጋዮችም ስለሚሆኑ ስለ አራቱ ወንጌላውያን ማቴዎስና ማርቆስ ሉቃስና ዮሐንስ ። ፲፪ ፤ ስለ ቅዱሳን ባሮችህ ጴጥሮስና ያዕቆብ ዮሐንስና እንድርያስ ፊልጶስና በርቶሎሜዎስ ቶማስና ማቴዎስ የእልፍዮስ ልጅ ያዕቆብና ታዴዎስ ስምዖንና ማትያን ዐሥራ ሁለቱ ሐዋርያት ። የኢየሩሳሌም ኤጲስ ቆጶስ የጌታችን ወንድም የሚሆን ሐዋርያው ያዕቆብም ። ቅዱስ ምስጉን የዲያቆናት አለቃ የሰማዕታት መጀመሪያ እስጢፋኖስ ። ←ወደ ገፅ ፩ ወደ ገፅ ፫→"} {"id": "20682", "contents": "ከኛ ወዲያ ጎራሽ እህል አበላሽ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ከኛ ወዲያ ጎራሽ እህል አበላሽ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20688", "contents": "ከአህያ የዋለች ጊደር ፈስ ተምራ ትመጣለች የአማርኛ ምሳሌ ነው። ከአህያ የዋለች ጊደር ፈስ ተምራ ትመጣለች የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20694", "contents": "ከአፍ የወጣ አፋፍ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ከአፍ የወጣ አፋፍ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20706", "contents": "ከፍትፍቱ ፊቱ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ከፍትፍቱ ፊቱ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20712", "contents": "ወሬ ቢያበዙት ባህያ አይጫንም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ወሬ ቢያበዙት ባህያ አይጫንም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "16188", "contents": "ቀዳማዊ አጼ ቴዎድሮስ በዙፋን ስማቸው ወልደ አምበሳ እ.ኤ.አ ከ1413-1416 ዓ.ም. የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት የነበሩ ናቸው። የቀዳማዊ አጼ ዳዊትና የንግስት ጺዮን መንገሻ ልጅ ነበሩ፡፡ ታሪክ አጥኝው ዋሊስ በድጅ ቀዳማዊ ቴወድሮስ ለ3ዓመት ነገሡ ቢልም በብዙ ታሪክ አጥኝወች ዘንድ ለ9 ወር ብቻ እንደነገሡ ይታመናል። ምንም እንኳ የነገሡበት ዘመን አጭር ቢሆንም የኒህ ንጉሥ ዘመን በጥንቱ የኢትዮጵያውያን ትዝታ ውስጥ ምንጊዜም የማይረሳና እጅግ ተወዳጅ ነበር። በ18ኛው ክፍለ ዘመን ጎንደር ተጉዞ የነበረው የስኮትላንዱ ጄምስ ብሩስ እንዲህ ሲል ይዘግባል፦ ቀዳማዊ ቴወድሮስ \"ሃይማኖተኛና የሃይማኖት ድርሳናትን በጣም እሚወዱ\" እንደነበር ዋሊስ በድጅ የተሰኘው የታሪክ አጥኝ ስንክሳሩን በመተርጎም አስቀምጧል። በኋላ ዳግማዊ አጼ ቴዎድሮስ እንደፈጸሙት የቤተክርስቲያናንን መሬት ለገበሬው አክፋፍለዋል። ይህም አጼይኩኖ አምላክ ለቤተክርስቲያን ይገባል ያሉትን 1/3ኛ የአገሪቱን መሬት ስምምነት የጣሰ ነበር። እኒሁ ንጉስ ወደ እየሩሳሌም ለመጓዝ ፈልገው አቡነ ማርቆስ ለደህንነታቸው በመስጋት እንዳይሄዱ አድርገዋል። ምንም እንኳ የቤተ ክርስቲያንን ይዞታ ለገበሬወች ቢያከፋፍሉም እኒሁ ንጉስ በኋላ ላይ በተዋህዶ ቤተከርስቲያን ቅዱሳን ተርታ ተመደቡ። ለዚህም ምንክንያታቸው ሃይማኖተኝነተቸው፣ ለድሆች የነበራቸው ሩህሩህነትና በጊዜው እንግዳ የነበረው በአንድ ሚስት መወሰናቸው ነበር። ቴዎድሮስ ከአዋሽ ወንዝ ማዶ እንደሞቱ በመዋዕላቸው የተፃፈ ሲሆን የታሪክ ፀሀፊው ታደሰ ታምራት ግን በውጊያ የመጣ ሞታቸውን ለመደበቅ እንደተሞከረ ይገምታል። \" አጼ በእደ ማርያም ከተቀበሩበት ተድባባ ማርያም አፅማቸውን አስውጥተው በአጥሮንሳ ማርያም ቤተክርስቲያን፣ መርሐ ቤቴ እንዲያርፍ አድርገዋል። ከቴዎድሮስ ማለፍ ቀጥሎ ታናሽ ወንድማቸው ዓፄ ይስሐቅ ዙፋን ላይ ወጡ። ^ Budge however states Tewodros ruled 3 years (A History of Ethiopia: Nubia and Abyssinia, 1928 [Oosterhout, the Netherlands: Anthropological Publications, 1970], p. 301)."} {"id": "16194", "contents": "የሩዝ ቅቅል) ለ3 ሰው አስፈላጊ ጥሬ ዕቃዎች 3 የቡና ስኒ (300 ግራም) ሩዝ 1 መካከለኛ ጭልፋ (150 ግራም) የደቀቀ ቀይ ሽንኩርት 6 የሾርባ ማንኪያ ዘይት 1 የሻይ ማንኪያ ጨው 1 የሻይ ማንኪያ ቁንዶ በርበሬ አዘገጃጀት 1. ሩዙን በደንብ አጥቦ ደረቅ እስኪል ማንጠፍጠፍ፤ 2. ዘይት በደረቅ ብረት ድስት ውስጥ አሙቆ ቀይ ሸንኩርቱን በመጨመር ማቁላላት፤ 3. ሩዙን በላዩ ጨምሮ ደርቆ ቀላ ያለ መልክ እስኪያወጣ ማቁላላት፤ 4. ሩዙ በተለካበት ዕቃ እጥፍ የሚሆን ውሃ መጨመር፤ 5. አንዴ ብቻ አማስሎ እስኪበስል መተው፤ 6. ጨውና ቁንዶ በርበሬውን ጨምሮ ማስተካከል፤ 7. ውሃው መጦ ሲበስል ማውጣት፤ 8. ውሃው መጦ ሩዙ ካልበሰለ በማንኪያ መሃሉ ላይ ወጋ አድርጎ የፈላ ውሃ በመጨመር እንደገና እስኪመጥ መጠበቅና ለገበታ ሲፈለግ ከሶሱ ጋር ደባልቆ ወይም ለየብቻ ማቅረብ፡፡"} {"id": "13992", "contents": ""} {"id": "13998", "contents": "አባ ጎርጎሪዮስ እስክንድር (1595 - 1658) ከመካነ ሥላሴ ወሎ የመጡ ቄስና የመኳንንት ዘር ነበሩ። ከጀርመናዊው ሉዶልፍ እዮብ ጋር በመሆን በአማርኛና በግዕዝ ብዙ መዝገበ እውቀቶችን የጻፉ ናቸው ። በመርከብ መሳፈር (ኤቲኒሬሪ=itinerary)ስሕተት ምክኒያት ከኢትዮጵያ ወደ ሕንድ ከዛም ወደ አውሮፓ የገቡት አባ ጎርጎርዮስ እስክንድር በ፲፮፶፪ ዓ.ም. ሉዶልፍና እሱን ይደጉመው የነበረው የሳክስ ጎታ እና አምስታድት መስፍን ኸርነስት ዘ ፒየስ ባደረጉላቸው ግብዣ ፣ ጎርጎሪዮስ ለጥያቄያቸው መልስ በመስጠት የግዕዝ መዝገበ ቃል እና ከዚያም የአማርኛ ሰዋሰው እና መዝገበ ቃል ሊያሳትሙ በቁ። ከዚህና መሰል ሥራዎቻቸው በሁዋላ ወደ ኢትዮጵያ ሲመለሱ የተሳፈሩበት መርከብ በመስጠሙ እስክንድርያ አካባቢ በ1658 በሞት አረፉ ። ከአስተዋፆዋቸው በጥቂቱ መዝገበ ቃላት በአምኅርኛ በጀርመናዊው ጸሐፊ እዮብ ሉዶልፍ እና ኢትዮጵያዊው አባ ጎርጎርዮስ ትብብር የተደረሰ የአማርኛ መዝገበ ቃላት ነው ። በላቲን ቋንቋ ግምገማ የተካሄደበት ይህ መጽሐፍ በ1690 ዓ.ም. ሊታተም በቅቷል ። መጽሐፈ ትምህርት ዘልሳን አምኅራ በጀርመናዊው ጸሐፊ እዮብ ሉዶልፍ እና ኢትዮጵያዊው አባ ጎርጎርዮስ ትብብር የተደረሰ የአማርኛ ሰዋሰው ነበር። በላቲን ቋንቋ ግምገማ የተካሄደበት ይህ መጽሐፍ በ1686 ዓ.ም. ሊታተም በቅቷል። መጽሐፉ፣ ከተለያዩ የሰዋሰው ጥናቶች በተጨማሪ የሉቃስ ወንጌል ም:፲፩ ፣ ቁ."} {"id": "16530", "contents": "ቀበቶ ለማፈኛ ሰንሰለት ለማቆራኛ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "16536", "contents": "ቀብረው ሲመለሱ እግዜር ይማርዎ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "51014", "contents": "ነቃሽ በሚያዚያ 03 ቀን 1991(እ.ኤ.አ) በአዲስ አበባ ማዘጋጃ ቤት ባህልና ቲያትር አዳራሽ የታየ የኢትዮጵያ ቴአትር ድራማ ነው። ነቃሽ በድጋሚ መጋቢት 24 ቀን 2011 ዓ.ም. ወደ መድረክ ተመልሷል፤ በሐገር ፍቅር ትያትርም መታየት ጀምሮ ነበር። የተውኔቱ ጭብጥ በሕክምና ተቋማት ላይ የሚታዩ ሙያዊ ደባዎች ላይ የሚያጠነጥን ሲሆን ሙያቸውን ለግል ጥቅማቸው የሚያውሉትን የሚተችና የሚያስተምር ታሪክ ነው። በአስክሬን ሽያጭ፣ በመድሃኒት አቅርቦት፣ ከአስክሬን ላይ ስለሚደረጉ ዘረፋዎች ገልጦ ያሳያል። ፋንቱ ማንዶዬ አላዛር ሳሙኤል ፍሬህይወት ባህሩ አብራር አብዶ ደበሽ ተመስገን ባዩሽ አለማየሁ ሰለሞን ሀጎስ ሺመላሽ ለጋስ ጨምሮ 15 አንጋፋና ወጣት ተዋንያን ተሳትፈውበታል ^ ሀ ለ \"ከ28 ዓመታት በኋላ ዳግም ለዕይታ የበቃው ተውኔት\" (in am). https://www.bbc.com/amharic/news-47867211.  ^ ሀ ለ \"Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)\" (በen)."} {"id": "51032", "contents": "ቢምራኦ ራምጂ አምበድካር (እንግሊዝኛ: Bhimrao Ramji Ambedkar) (እ.ኤ.አ. ከ 14 ኤፕሪል 1891 - 6 ዲሴምበር 1956) የሕንድ የሕግ ባለሙያ ፣ የምጣኔ ሀብት ባለሙያ ፣ የፖለቲካ ሰው እና የማኅበራዊ ተሃድሶ ሰው ነበር ፡፡ የዳሊት ቡድሂስት ንቅናቄን በማነሳሳት በማይነኩ ሰዎች (ደሊቶች) ላይ ማህበራዊ አድልዎ እንዳይፈፀም ዘመቻ አካሂዷል ፡፡ በተጨማሪም የሴቶች እና የጉልበት ሰራተኞችን መብቶች ደግ Heል ፡፡ እሱ ነፃ የሕንድ የመጀመሪያ የሕግና ፍትህ ሚኒስትር ፣ የሕንድ የሕገ መንግሥት ንድፍ አውጪ ፣ እንዲሁም የሕንድ ሪፐብሊክ መስራች አባት ነበሩ ፡፡ እ.ኤ.አ. በ 1956 ከ 600,000 ደጋፊዎች ጋር ወደ ቡዲዝም በመቀየር የዳሊትን የጅምላ መለወጥ ጀመረ ፡፡ በህንድ ውስጥ ቡድሂዝም እንደገና እንዲያንሰራራ አደረገ ፡፡ ናቤያና ቡዲስቶች መካከል አምቤድካር እንደ ቦዲስታታቫ እና ማይተሪያ ተደርጎ ይወሰዳል ፡፡ እ.ኤ.አ በ 1990 የህንድ ከፍተኛ የሲቪል ሽልማት የሆነው የባራራት ራትና በድህረ-ገፅ ለአምበድካር ተሰጠ ፡፡ የአምበድካር ውርስ በታዋቂ ባህል ውስጥ በርካታ መታሰቢያዎችን እና ስዕሎችን ያካትታል ፡፡ የአምበድካር እንደ ማህበራዊ-የፖለቲካ ተሃድሶ ውርስ በዘመናዊው ሕንድ ላይ ከፍተኛ ተጽዕኖ አሳድሯል ፡፡ አምበርካር እ.ኤ.አ. በ 2012 በታሪክ ቲቪ 18 እና በሲኤንኤን አይቢኤን በተካሄደው የሕዝብ አስተያየት “ታላቁ ሕንዳዊ” (The Greatest Indian) ተብሎ ተመርጧል ፡፡ አምበድካር ጃያንቲ (የአምብደካር ልደት) በህንድ ብቻ ሳይሆን በመላው አለም የሚከበረው ኤፕሪል 14 የሚከበረው ዓመታዊ በዓል ነው ፡፡ አምበድካር ጃያንቲ በመላው ሕንድ እንደ ይፋ የሕዝብ በዓል ይከበራል ፡፡ የተባበሩት መንግስታት እ.ኤ.አ. በ 2016 ፣ በ 2017 እና በ 2018 አምበድካር ጃያንቲን አከበሩ ፡፡ ^ Bhimrao Ambedkar ^ Ambedkar Jayanti 2019: Facts on Babasaheb to share with kids | Parenting News,The Indian Express ^ How India’s Most Downtrodden Embraced the Power of Statues ^ Bhimrao Ramji Ambedkar | Biography, Books, & Facts | Britannica ^ All You Need To Know About BR Ambedkar On His 129th Birth Anniversary ^ Buswell, Robert Jr, ed (2013)."} {"id": "18306", "contents": "ማሽን፡ አቅምን በመጠቀም ተግባር የሚከውን መሳሪያ ነው። ቀላል ማሽን ደግሞ በተራው የጉልበትን አቅጣጫ ወይም መጠን የሚቀይር እቃ ማለትነው። ኢንጅን የማሽን አይነት ሲሆን፣ ሙቀትን ወይም ሌላ አይነት አቅሞችን ወደ ተንቀሳቃሽ አቅም የሚቀይር መሳሪያ ነው። ብዙ ጊዜ ኢንጅኖች የበላይ ማሽኖች አካል ሁነው ይታያሉ፣ ለምሳሌ ተቀጣጣይ ኢንጅን የመኪና አካል እንደሆነ።"} {"id": "14244", "contents": "ሀኪም የያዘው ነፍስ ባያድር ይውላል የአማርኛ ምሳሌ ነው። - የህክምናን ጠቃሚነት የሚያሳይ ተረትና ምሳሌ።"} {"id": "14250", "contents": "ሀይለኛ ዱቄት ከነፋስ ይጣላል የአማርኛ ምሳሌ ነው። -"} {"id": "14274", "contents": "የዓለም አቀፍ እግር ኳስ ማኅበር (ፈረንሳይኛ፡ Fédération Internationale de Football Association፣ FIFA ፊፋ) ፪፻፰ አባላትን ያዘለ የእግር ኳስ ጨዋታ አስተዳዳሪ ድርጅት ነው። ዋና መሥሪያ ቤቱ በስዊስ ከተማ ዙሪክ ላይ ሲሆን ማኅበሩ ከሌሎች ውድድሮች በተጨማሪም የዓለም ዋንጫን በየአራት ዓመቱ ያዘጋጃል። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "19434", "contents": "ሙርሲኛ በኢትዮጵያ የሚነገር ናይሎ ሳህራዊ ተብሎ በሚታወቀው የቋንቋ መደብ ነው።"} {"id": "19440", "contents": "ቆሞኛ በኢትዮጵያ የሚነገር ናይሎ ሳህራዊ ተብሎ በሚታወቀው የቋንቋ መደብ ነው።"} {"id": "14286", "contents": "ሀፍረት ያከሳል ያመነምናል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሀፍረት ያከሳል ያመነምናል የአማርኛ ምሳሌ ነው። እፍረት ጥሩ አይደለም። ሌላው ትርጉሙ ደግሞ የሚያሳፍር ስራ አትስራ።"} {"id": "21066", "contents": "የሙሽራ እድሜ ቢያጥር የሰርጉ ድግስ ሆነ ለተዝካር የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሙሽራ እድሜ ቢያጥር የሰርጉ ድግስ ሆነ ለተዝካር የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21078", "contents": "የሚሮጡበት ሜዳ የሚወጡበት ቀዳዳ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሚሮጡበት ሜዳ የሚወጡበት ቀዳዳ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "51122", "contents": "ጠቅላይ ብሄረ (በእንግሊዝኛ: Pan-ethnicity, Panethnicity, Supra-ethnicity, ወይም, Supraethnicity) ተዛማጅ ባህላዊ አመጣጣቸውን መሠረት በማድረግ የተለያዩ ብሄረችን በአንድነት ለመቧደን የሚያገለግል ቃል ነው ፡፡ ጂኦግራፊያዊ ፣ ቋንቋዊ ፣ ሃይማኖታዊ ወይም “የዘር” መመሳሰሎች ብዙውን ጊዜ ለብቻ ወይም ድንበር ድንበሮችን ለመሳል ያገለግላሉ ፡፡ በዋናነት በማኅበራዊ ሳይንስ ውስጥ ከመሠረታዊው የብሔር ደረጃ \"በላይ\" ላለው ለተለየ መዋቅራዊ ምድብ መደበኛ ስያሜ ሆኖ ያገለግላል ፡፡ እሱ ብዙውን ጊዜ ከተፈጥሮአዊነት ጋር ተመሳሳይ ነው ፣ ተመሳሳይ ቴክኒካዊ ቃል በትክክል ተቃራኒ ትርጉም ካለው ፣ እንዲሁም የተለየ የመዋቅር ምድብ እየሰየመ ፣ ግን በጎሳ ደረጃ “ስር” ካለው። ሁለቱም ቃላት በብሔረሰብ ጥናቶች ውስጥ ጥቅም ላይ የሚውሉት በመሰረታዊ (የጋራ) የብሄር ማንነት እና “ከፍ” (supraethnic) ወይም “በታች” (subethnic) ደረጃዎች ተብለው የሚመደቡ የተለያዩ ተዛማጅ ክስተቶች መካከል መዋቅራዊ እና ተግባራዊ ግንኙነቶችን ለመግለጽ ነው ፡፡"} {"id": "21618", "contents": "ያሉሽን በስማሽ ኖርዌይ ባልመጣሽ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያሉሽን በስማሽ ኖርዌይ ባልመጣሽ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "18414", "contents": ""} {"id": "18438", "contents": "ኒኑርታ-አፒል-ኤኩር ከ1198 ዓክልበ. እስከ 1186 ዓክልበ. ድረስ የአሦር ንጉስ ነበረ። የአሦር ነገሥታት ዝርዝር ቅጂዎች ግን ስለ ዘመኑ መጠን ይለያያሉ፤ አንዳንድ እንደሚለው ለ13 ዓመት ሳይሆን ለ3 አመት ብቻ ነገሠ። ባለፈው ቅርብ ጊዜ ግን ለዚሁ ዘመን ተጨማሪ የአመት ስሞች ለሥነ ቅርስ ስለ ተገኙ፣ 13 ዓመት ትክክለኛ እንደ ሆነ ታውቋል። ዝርዝሩ ስለእርሱ «የኢላ-ሐዳ ልጅ፤ የ1 ኤሪባ-አዳድ ተወላጅ፣ ወደ ካርዱንያሽ ሄደ፤ ከካርዱንያሽም ወጥቶ ዙፋኑን ቀማ» ይላል። አባቱ ኢላ-ሐዳ በ3 አሹር-ኒራሪ ዘመን የሓኒጋልባት (ሚታኒ) አገረ ገዥ ሆኖ ነበር። ዙፋኑን የቀማው ከኤንሊል-ኩዱሪ-ኡጹር ሲሆን በካሳውያን እርዳታ እንደ ተደረገ ይመስላል። በአንድ ጽላት ዘንድ፣ የካርዱንያሽ (ባቢሎን) ንጉሥ መሊ-ሺፓክ ለኒኑርታ-አፒል-ኤኩር የፈረስ ቡድኖችና ምንጣፎች እንደ ስጦታ ላከው። በኒኑርታ-አፒል-ኤኩር ዘመን ደግሞ (በ1195 ዓክልበ. ገደማ)፣ አንድ የምድር መንቀጥቀጥ በአሹር ከተማ የነበረውን አረመኔ ቤተ መቅደስን በሙሉ አጠፋው። ከርሱ ዘመን በኋላ፣ ልጁ 1 አሹር-ዳን የአሦር ንጉሥ ሆነ። ^ Jaume Llop: MARV 6, 2 und die Eponymenfolgen des 12. Jahrhunderts. In: Zeitschrift für Assyriologie. 98, 2008, ገጽ. 20–25. (ጀርመንኛ) ^ የቅርቡ ስነ ቅርስ ውጤቶች (እንግሊዝኛ)"} {"id": "18450", "contents": "ሳምሱ-ዲታና ከ1538 እስከ 1507 ዓክልበ. ('ኡልትራ አጭሩ' አቆጣጠር) ድረስ የባቢሎን ንጉሥ ነበር። የአሚ-ሳዱቃ ልጅና ወራሽ ሲሆን፣ ሳምሱ-ዲታና የባቢሎን (የሃሙራቢ ሥርወ መንግሥት) መጨረሻ ንጉሥ ነበረ። የዘመኑ አመት ስሞች ምንም ዘመቻ ስለማይጠቅሱ ሰላማዊ ዘመን ይመስል ነበር፣ ወደ ደቡቡ ግን የባሕር ምድር ሥርወ መንግሥት ንጉሥ ጉልኪሻር ከሳምሱ-ዲታና ጋር እንደ ታገለ በአንድ ታሪክ ጽላት ተቀረጸ። በ1507 ዓክልበ. የሐቲ (ኬጥያውያን) ንጉሥ 1 ሙርሲሊ እስከ ባቢሎን ድረስ ዘመተና ከተማውን ዘርፎ አቃጠለው። የኬጥያውያን ሠራዊት የባቢሎን ምስሎች (ጣኦታት) ወደ ሐቲ አገር ወሰዱ፤ ሳምሱ-ዲታናም እንደ ተገደለ ይመስላል። ይህ የሚታወቀው ከባቢሎን ዜና መዋዕል «በሳምሱ-ዲታና ዘመን፣ ኬጥያውያን ወደ አካድ መጡ» ሲዘገብ፣ ደግሞ በኬጥኛ የተለፒኑ ዜና መዋዕል እንደሚለው «እርሱ (ሙርሲሊ) ወደ ሐላብ ሔዶ አጠፋው፤ የሐላብን ምርኮ ወደ ሐቱሻ ወሰደ፤ ከዚያም እስከ ባቢሎን ድረስ ሔዶ አጠፋው፣ ሑራውያንንም አሸነፋቸው፣ የባቢሎንን ምርኮ ወደ ሐቱሻ ወሰደው።» ባቢሎን በኬጥያውያን ከተዘረፈ በኋላ ኃይሉ እጅግ ስለ ደከመ፣ የኬጥያውያን ጓደኞች ካሳውያን ከዛግሮስ ተራሮች በቀላሉ ለመውረር ቻሉና አዲስ ካሳዊ ሥርወ መንግሥት መሠረቱ። ካሳውያን የባቢሎን ስም ወደ ካራንዱንያሽ ቀየሩት፤ የባቢሎንም መጀመርያ ካሳዊ ንጉስ 2 አጉም እንደ ነበር ይታመናል። ለዚሁ ዘመን ግን ብዙ ሰነዶች አልተገኙምና «ጨለማ ዘመን» ተብሏል። ሳምሱ-ዲታና ለ31 ዓመታት የነገሠ ቢታወቅም፣ የባቢሎን (ካርንዱንያሽ) መጀመርያ ካሳውያን ነገሥታት ግን ስንት አመታት ያሕል እንደ ነገሡ በትክክል ስላልተገኘ፣ የባቢሎን ውድቀት አመት በትክክል ለመወሰን ለረጅም ጊዜ አልተቻለም ነበር። ዳሩ ግን በንጉሥ አሚ-ሳዱቃ ዘመን በ8ኛው ዓመት የዘሃራ ሁኔታና አቀማመጥ በደንብ ስለ ተመዘገበ፣ ይህ የታሪክ ሊቃውንት ዘመኑን ለመወሰን ረድቷል። ስለዚሁ የሥነ ፈለክ ቁጠራ፣ የአሚ-ሳዱቃ 8ኛው አመት ወይም በ1702፣ በ1646፣ በ1582፣ ወይም በ1550 ዓክልበ."} {"id": "21900", "contents": "ይሉኝታ ተፈርቶ እስከመቼ ተቆራምቶ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ይሉኝታ ተፈርቶ እስከመቼ ተቆራምቶ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21906", "contents": "ይሙት የገደለ ይካስ የበደለ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ይሙት የገደለ ይካስ የበደለ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "19830", "contents": "^ EthiopieMeridionale; journal de mon voyage aux pays Amhara, Oromo et sidama, septembre 1885 a novebre1888, Borelli, Jules."} {"id": "19848", "contents": "ሉካስ ቦንጋኔ ትዋላ (ጥቅምት ፱ ቀን ፲፱፻፸፬ ዓ.ም. ተወለደ) ደቡብ አፍሪካዊ እግር ኳስ ተጫዋች ነው። ለኦርላንዶ ፓይሬትስ እና ለደቡብ አፍሪካ በተከላካይነት ይጫወታል። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "19860", "contents": "ያንዲ (ቻይንኛ፦ 炎帝 «የነበልባል ንጉሥ») በቻይና ልማዳዊ ታሪክ መሠረት በሸንኖንግ ነገድ የተጠቀመ ማዕረግ ነበር። አንዳንዴ ሸንኖንግ እራሱ መጀመርያው ያንዲ ይቆጠራል። በዘመናዊ የቻይና ሊቃውንት አስተሳሰብ የያንዲዎች መኖርያ «የበግ ራስ ተራራ» በጋውፒንግ አካባቢ ነበረ። ከጅያንግ ሽዕንየን ወይም ሸንግኖንግ በኋላ ለ500 አመት ያህል የነገሡት ያንዲዎች በስማቸው ሊንኲ፣ ቸንግ፣ ሚንግ፣ ዥዕ፣ ከ፣ አይ፣ እና ዩዋንግ ናቸው። በቬትናም አፈ ታሪክ ደግሞ ያንዲ ሚንግ የሎክ ዱክ አባት ነበረ፤ ሎክ ዱክም የ«ሢኽ ቊ» አገር መጀመርያ ንጉሥ («ኪኝ ዲውንጝ ቪውንጝ») ሲሆን በአሁኑ ስሜናዊ ቬትናም መጀመርያውን መንግሥት እንደ መሠረተ ይታመናል። መጨረሻው ያንዲ ዩዋንግ በባንጯን ውግያ ሞተ፤ ኋንግ ዲ (ቢጫው ንጉሥ) በባንጯን ውግያ (2350 ዓክልበ. ግድም) አሸነፈው። ከዚያ የያንዲ እና የኋንግዲ ነገዶች ተዋሔዱ፣ አንድላይ የኋሥያ ወገን (የቻይና ሕዝብ አባቶች) ሆኑ።"} {"id": "18528", "contents": "ኢሲን ከ1900 እስከ 1709 ዓክልበ. ድረስ የሱመር መጨረሻ ከተማ-ግዛት ነበረ። በ1900 ዓክልበ. የኡር መንግሥት ሥልጣን እየደከመ የኢሲን ገዥ እሽቢ-ኤራ ከኡር ነጻነቱን አዋጀ። ከጥቂት አመት በኋላ በ1879 የኤላም ሕዝቦች ኡርን ዘረፉና የኡር መንግሥት ሲወድቅ ኢሲን ያንጊዜ ላዕላይነቱን በሱመር ያዘ። የኢሲን ንጉሶች እጅግ አረመኔ ተከታዮች ነበሩ። በ1844 የላርሳ ከተማ ገዥ ጉንጉኑም በተራው ነጻነቱን ከኢሲን አዋጀና 2 ከተሞቹ ብርቱ ተፎካካሪዎች ሆኑ። ከ1835 ጀምሮ ጉንጉኑም ኡርን ያዘ። በ1832 የኢሲን ንጉሥ ሊፒት-እሽታር ሕገ መንግሥትን አወጣ። በ1807 የባቢሎን ገዥ ሱሙ-አቡም ደግሞ በተራው ነጻነቱን አዋጀ። ኢሲን፣ ላርሳና ባቢሎን በተለይ ለላዕላይነቱ ተወዳዳሪዎች ሆኑ። ሦስቱ መንግሥታትና ጎረቤቶቻቸው - ካዛሉ፣ ኪሡራ፣ ኤሽኑና፣ አሦር፣ አሞራውያን፣ ኤላም ወዘተ. - ደግሞ ይወዳደሩ ነበር። በ1772 ኤንሊል-ባኒ የኢሲንን ዙፋን ያዘ። ከርሱ ዘመን በኋላ የኢሲን ሃይል ደከመ፤ በመጨረሻ የባቢሎን ንጉሥ ሲን-ሙባሊት በ1709 ዓክልበ. ኢሲንን ያዘው። በ1705 የላርሳ ንጉሥ ሪም-ሲን ያዘው። በ1699 የባቢሎን ንጉሥ ሃሙራቢ እንደገና ኢሲንን ያዘው። ከዚያ በኋላ ባቢሎን ለጊዜው የመስጴጦምያ ዋና ሥልጣን ሆነ። (ኡልትራ አጭር) 1900-1872 - እሽቢ-ኤራ 1872-1862 - ሹ-ኢሊሹ 1862-1850 - ኢዲን-ዳጋን 1850-1833 - እሽመ-ዳጋን 1833-1823 - ሊፒት-እሽታር 1823-1806 - ኡር-ኒኑርታ 1806-1785 - ቡር-ሲን 1785-1780 - ሊፒት-ኤንሊል 1780-1772 - ኤራ-ኢሚቲ 1772-1749 - ኤንሊል-ባኒ 1749-1747 - ዛምቢያ 1747-1744 - ኢተርፒሻ 1744-1741 - ኡርዱኩጋ 1741-1731 - ሲን-ማጊር 1731-1709 - ዳሚቅ-ኢሊሹ"} {"id": "19914", "contents": "ማርቲን ሄድጋ (መስከረም 26, 1889 – ግንቦት 26, 1976) የጀርመን ፈላስፋ ሲሆን የሚታወቀም ኅልውነትና ጊዜ ብሎ በጻፈው መጽሐፉ ነበር"} {"id": "19920", "contents": "ሥለሺ የኢትዮጵያዊ ወንድ ስም ነው። ትርጉሙም ስለ ሺዎች የሚወክል ማለት ነው። ለብዙዎች መክታ የሚሆን ማለት ነው። ለምሳሌ፦ ሥለሺ ግርማ ዘውዴ"} {"id": "19968", "contents": "^ Cruttwell, C., Atlas to Cruttwell's Gazetteer, 1799."} {"id": "20004", "contents": "*ግምጃ ቤት ማርያም *ፋሲል መዋኛ *ፋሲል ቤተክርስቲያን *ድልድይ *ቋል (ጋብቻ)ቤት *እልፍኝ ጊዮርጊስ *አጣጣሚ ሚካኤል *የፈረሰኞች አለቃ ቤት *ራስ ግምብ ምንትዋብ ግምብ* በካፋ ግምብ * *ፈረስ ቤት ፋሲል ግምብ* አዋጅ መንገሪያ* ክረምት ቤት* *ዳዊት ፫ ዙፋን ቤት *አምበሶች ቤት *ዮሐንስ ጽሕፈት ቤት *ዮሐንስ ቤተመጻሕፍት *አዋጅ ነጋሪ *ጃን ተከል ዋርካ *ትንሹ የፋሲል ግምብ ታላቁ እያሱ (ኮርቻ)ግምብ * *ሰሜን አደባባይ ተክለ ሃይማኖት ፈረስ ቤት በፋሲል ግቢ የሚገኝ በአጼ በካፋ የተሰራ የፈረሶች መኖሪያ ህንጻ ነበር።"} {"id": "21972", "contents": "ደብተራ ሲኮራ እቤት ክርስቶያን ገብቶ ጭራ ይይዛል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ደብተራ ሲኮራ እቤት ክርስቶያን ገብቶ ጭራ ይይዛል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21978", "contents": "ደካማ ቀበሌ በአህያ ይወረራል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ደካማ ቀበሌ በአህያ ይወረራል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21984", "contents": "ደገኛ ሲያርስ ቆለኛ ያነፍስ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ደገኛ ሲያርስ ቆለኛ ያነፍስ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "51884", "contents": "በማስተዋል ወደ ባለጠግነት ማደግ የተባለው መጽሐፍ Think and Grow Rich ከሚባለው የናፖሊዮን ሒል ድንቅ መጽሐፍ ወደ አማርኛ የተተረጎመ ነው። የተትረፈረፈ ሀብት የሚስገኙ፣ ፍቱን የሆኑ ድንቅ ምስጥሮችን የያዘው ይህ መጽሐፍ ታዋቂው ናፖሊዮን ሂል ፅፎት ደራሲና ኢንጂነሩ የወርቁ ልጅ ሐይሉ ወደ አማርኛ በ2000 ዓ.ም መለሰው። የታዋቂው ቱጃር አንድሪው ካርኒጌ፤ በታሪክ ተፈትነው የተረጋገጡ አሥራ ሦስቱ ባለጠጋ የመሆኛ ቀመሮችና ሚሰጥሮቻቸውን ይዞ፤ ከ500 በላይ በሚሆኑ ታወቂ አሜሪካዊያን ሀብታሞች ላይ የሀያ አምስት ዓመት ጥልቅ ጥናት ተደርጎበት፤ በዓለም ያሉ የሰው ዘሮችን ሁሉ ከድህነት ለማላቀቅና ወደ ባለጠግነት እንዲመጡ ለማድረግ ታስቦ የተፃፈ ድንቅ መጽሐፍ፡፡ ከተፃፈበት ከ1950 ጀምሮ ላለፉት 50 ዓመታት ተወዳጅነቱን ጠብቆ የኖረ መጽሀፍ! ዛሬ ደግሞ በአሜሪካና በአውሮፓ የታየውን እድገት በናፍቆት በሚጠብቁ ኢትዮጵያዊያን ዘንድ እንዲነበብ ወደ አማርኛ ተተርጉሟል፡፡ ሁለተኛውን ዕትም በ2008 ዓ.ም የታተመ ሲሆን፣ ሦስተኛው ዕትም ማስተካከያና እርምት ተደርጎበት በ2014 ዓም ለህትመት በቅቷል።"} {"id": "51914", "contents": "ቶርስተን ሀ (ጀርመንኛ፦Torsten Haß) (1970 ዓም ተወልደው) እሱ ጀርመናዊ ጻህፊ፣ እና ሐያሲ። ቶርስተን ሀ ደግሞ የቤተመጽሐፍት ባለሙያ ነው። ኪም ጎዳል (ጀርመንኛ፦Kim Godal) በሚለው ስምም ያትማል። በ ጥናት ከ ሽቱትጋርት ሽቱትጋርት (Hochschule für Bibliotheks- und Informationswissenschaft ዛሬ Hochschule der Medien) የማዕርግ ተመራቂ ነው። ቶርስተን ሀ \"Kehler Zeitung\" ፣ \"Offenburger Tageblatt\" ያትማል።፣ \"BuB\" ፣ \"Bibliotheksdienst\" ፣ እና \"Bibliotheken heute\"ን ጨምሮ በተለያዩ ጋዜጦችና መጽሔቶች ላይ በሚያቀርባቸው መጣጥፎች ይታወቃል። የተፈጠረበት ቀን። የመጽሐፉ ርዕስ 1996። Vahīṅ dekhiye፣ እንደ አርታኢ 2019። Bibliotheken für Dummies፣ ከዴትሌቭ ሽናይደር-ሱደርላንድ (ጀርመንኛ፦ Detlev Schneider-Suderland) ጋር 2020። Dieses Buch ist für die Tonne፣ ከማክስሚሊያን እስፓንብሩከር (ጀርመንኛ፦ Maximilian Spannbrucker) ጋር 2021። Arbeitgebermarke Bibliothek mit k(l)einem Budget 2021። Das Ende der Gemütlichkeit 2021። Wohnriester und Erbbau 2021። Der Verlust der Magie 2021። Die Rezensionen ፣ የመጽሐፍት ተከታታይ ሀ ፣ የመጀመሪያ መጽሐፍ 2021። Die Rezensionen ፣ የመጽሐፍት ተከታታይ ሀ ፣ ሁለተኛ መጽሐፍ 2021። Die Rezensionen ፣ የመጽሐፍት ተከታታይ ሀ ፣ ሦስተኛው መጽሐፍ 2021። Die Rezensionen ፣ የመጽሐፍት ተከታታይ ቢ ፣ የመጀመሪያ መጽሐፍ 2021። Die Rezensionen ፣ የመጽሐፍት ተከታታይ ቢ ፣ ሁለተኛ መጽሐፍ 2002። Das Kartenhaus 2006–2011። Die Schwarze Zeit፣ ስድስት ጥራዞች 2009። Männchensache 2013። Der König des Schreckens 2017። Totenmelodie 2018። Totenquintett 2019። Totentraum 2021። Morddeich 2003። Die Staatsschuld – In a State of Bonds 2020። Omega oder Das Hochzeitsmahl 2021። En Nuit ^ ሀ ለ \"ጂ.ኤን.ዲ. መዝገብ\"."} {"id": "20154", "contents": "ትምህርት የማያልቅ ሀብት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "52028", "contents": "ጠበላ በወላይታ፣ ኢትዮጵያ የሚገኝ ከተማ ነው። ጠበላ በዎላይታ ዞን የሁምቦ ወረዳ አስተዳደር ዋና ከተማ ነው። ጠበላ ከአዲስ አበባ ወደ ደቡብ 345 ኪ.ሜ ርቀት ላይ ትገኛለች። እንዲሁም ጠበላ ከወላይታ ዞን ዋና ከተማ ከሶዶ በስተደቡብ 20 ኪ.ሜ ርቀት ላይ ትገኛለች። በካርታ የከተማዋ ቅንብር 6°42′24 \"N 37°46′10\"E. በከተማ ውስጥ ያለው ምቹ ሁኔታዎች፤ 24 ሰዓታት የኤሌክትሪክ ኃይል፣ ንጹህ የህዝብ ውሃ፣ ባንኮች፣ የአንደኛ እና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች፣ ኮሌጆች፣ የፖስታ አገልግሎት, የቴሌኮሙኒኬሽን አገልግሎት ጤና ማዕከል፣ የግል ክሊኒኮች፣ መድኃኒቶች መደብር፣ የሕዝብ ገበያ፣ መንገዶች ዙሪያ ያሉ መብራት፣ የውስጥ እና ከተማ ማቋረጥ አስፋልት መንገዶች እና ሌሎች አሏት። ጠበላ በደቡብ ብሔረሰቦች ብሔረሰቦችና ህዝቦች ክልል በብዛት ሰው ከሚኖርባቸው አካባቢዎች አንዷ ናት። በ2020 ዓ.ም. በኢትዮጵያ ማዕከላዊ ስታቲስቲክስ ወኪል ሲመራ የነበረው የከተማዋ ጠቅላላ ሕዝብ ብዛት 16,019 ነው። ^ \"የጠበላ ከተማ የህዝብ ብዛት\"."} {"id": "22116", "contents": "ድመት መንኩሳ አመሏን አትረሳ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ድመት መንኩሳ አመሏን አትረሳ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22122", "contents": "ድመትን አይጥ ገደለቻት ወይ ጥቃት ወይ ጥቃት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ድመትን አይጥ ገደለቻት ወይ ጥቃት ወይ ጥቃት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22152", "contents": "ድንጋይ በድንጋይ ላይ ትልቅ ቤት ይሆናል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ድንጋይ በድንጋይ ላይ ትልቅ ቤት ይሆናል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "18834", "contents": "በረራ ቁጥር 961 ንብረትነቱ የኢትዮጵያ አየር መንገድ የሆነ ቦይንግ 767-260ER አውሮፕላን ኅዳር ፲፬ ቀን ፲፱፻፹፱ ዓመተ ምሕረት ከአዲስ አበባ ወደ ናይሮቢ ሲሄድ ተጠልፎ ነበር። አገልግሎቱ ከቦምቤይ-አዲስ አበባ-ናይሮቢ-ብራዛቪል-ሌጎስ-አቢጃን ነበር። ይህ የአውሮፕላን ጠለፋ የተደረገው አውስትራልያ የፖለቲካ ጥገኝነት በሚፈልጉ ሦስት ኢትዮጵያውያን ነበር። አውሮፕላኑ የህንድ ውቅያኖስ ላይ ሲሸልስ ደሴት አካባቢ ሲደርስ በነዳጅ እጥረት ምክንያት ተከሰከሰ። በዚህም ጠላፊዎቹን ጨምሮ ከ172 ተሳፋሪ መንገደኞች እና የአውሮፕላን ሰራተኞች ውስጥ 122 ለሞት ተዳርገዋል። 50 የሚሆኑት ከጉዳት ጋር ለመትረፍ ችለዋል። ይህ አደጋ በደረሰበት ጊዜ አደጋው ከፍተኛ አሰቃቂ አደጋ በመሆን 2ኛ ሁኖ ተመዝግቧል። የኢትዮጵያ አየር መንገድ አደጋዎች የኢትዮጵያ አየር መንገድ በረራ 409 የኢትዮጵያ አየር መንገድ መሐመድ አሚን ^ \"Corrections.\" The New York Times. November 27, 1996. Retrieved on August 19, 2014. በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ Ethiopian Airlines Flight 961 የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ። (እንግሊዝኛ) Final Accident Report (Archive) - የኢትዮጵያ ሲቪል ኤቪዬሽን ባለሥልጣን (እንግሊዝኛ) The Hijacking of Ethiopian Airlines Flight 961 (Criminal Acts Against Civil Aviation - 1996, FAA)"} {"id": "22278", "contents": "ጆንያን ያቆመው እህል ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው። ጆንያን ያቆመው እህል ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "19008", "contents": "ሶከር ሲቲ በጆሃንስበርግ፤ ደቡብ አፍሪካ የሚገኝ የእግር ኳስ ስታዲየም ነው። ሶከር ሲቲ የ2010 እ.ኤ.አ. ፊፋ የዓለም ዋንጫ ዋና ስታዲየም ሆኖ አገልግሏል። 94,700 መቀመጫዎች ያሉት ይህ ስታዲየም በአፍሪካ ትልቁ ነው። በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ ሶከር ሲቲ የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "22332", "contents": "ቡጊኛ (ኡጊኛ) በኢንዶኔዢያ ክፍል የሚነገር ቋንቋ ሲሆን 4 ሚሊዮን ተናጋሪዎች አሉት። (ይህ ቋንቋ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31650", "contents": "ሊቨርፑል፣ እንግሊዝ ሊቨርፑል የእግር ኳስ ክለብ ሊቨርፑል፣ አውስትራልያ"} {"id": "31662", "contents": "(ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "40578", "contents": "6 May በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም ሚያዝያ 28 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "40602", "contents": "17 May በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም ግንቦት 9 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "22464", "contents": "አንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትህ የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲ ነው።"} {"id": "22494", "contents": "ዓረና የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲ ነው።"} {"id": "22500", "contents": "የሐድያ ብሔር ዴሞክራሲያዊ ድርጅት የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲ ነው።"} {"id": "22506", "contents": "የምዕራብ ሶማሌ ዲሞክራቲክ ፓርቲ የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲ ነው።"} {"id": "22518", "contents": "የአርጐባ ብሔረሰብ ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲ ነው።"} {"id": "30936", "contents": "ሲኮሩስ በእስፓንያ አፈ ታሪክ ዘንድ ከአባቱ አትላስ ኪቲም በኋላ በኢቤሪያ ላይ ንጉሥ ነበር። ስሙ ደግሞ ኦሩስ ይባል ነበር። ስሙን ለሴግሬ ወንዝ እንደ ሰጠ፣ እንዲሁም የአሄር መስራች እንደ ነበር ይጻፋል። ልጁ ሲካኑስ ተከተለው።"} {"id": "30948", "contents": "ካኩስ ሊኪንዩስ የእስፓንያ ንጉሥ ነበረ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "40710", "contents": "18 July በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም ሐምሌ 11 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "40734", "contents": "30 July በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም ሐምሌ 23 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "32016", "contents": "ጌቱሊያ በስሜን አፍሪካ የተገኘ ጥንታዊ አገር ነበር። ከሮማውያን መምጣት በፊት ከሜድትራኒያን ባሕር ወደ ደቡብ እስከ ሳህራ በረሃ ድረስ በዛሬው አልጄሪያ ያለውን አገር ይሸፍን ነበር። የሮሜ መንግሥት ኑሚዲያንና ማውሬታኒያንን ከያዘ በኋላ፣ ፕሊኒ እንደሚለው ጌቱሊያ ከአትላስ ተራሮች ወደ ደቡብ እስከ ኒጄር ወንዝና እስከ አይቲዮፒያ ጠረፍ ድረስ ያለውን አገር ሁሉ ጠቀለለ። የጌቱላውያን ተወላጆች ዛሬ የቤርቤር ብሔሮች ናቸው። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "32022", "contents": "ዲ ኤን ኤ ( Deoxyribonucleic Acid) በጣም ትልቅ ሞልዩኪል ሆኖ ህይወት ያላቸውን ማናቸውንም ፍጡራን፣አትክልት፣ እንስሳት፣ባክቴሪያ ወዘተ የዘር-ቀመር (ጄኔቲክ ኮድ) ያዘለ ነው። የአንድ ፍጡር ዲ ኤን ኤ በዚያ ፍጡር ማናቸውም ህዋስ (ሴል) ውስጥ ይገኛል። የመገኘቱ ውጤት እያንዳንዱ በምድር ላይ ያለ ፍጡር የራሱ የሆነ ልዩ ባህርይ እንዲኖረው ያደርጋል። ይህንም እሚያደርገው የፍጡሩ አካላት መገንቢያ የሆኑ የፕሮቲን ሞለኪሎችን በትዕዛዝ በተወሰነ መልኩ እንዲሰሩ ዲ ኤን ኤ ስለሚመራ ነው። የአንድ ህዋስ ፕሮቲን የዚያን ህዋስ ተግባር ይወስናል። ዲ ኤን ኤ ከወላጅ ወደ ልጅ ይተላለፋል፣ ስለሆነም ወላጆችና ልጆች ተቀራራቢ ባህርይ እንዲኖራቸው ያደርጋል። አንድ አይነት የማይሆኑበት ምክንያት ልጆች ከሁለቱ ወላጆች ድብልቅ ዲኤን ኤ ስለሚዎርሱ ነው። ህይወት ካላቸው ነገሮች ሁሉ ቫይረሶች ለየት ይላሉ። በመጀመሪያ ደረጃ ቫይረሶች ህይወት ሊኖራቸውም ላይኖራቸውም ይችላል። በተጨማሪይ ቫይረሶች በሁለት ይከፈላሉ፣ ገሚሶቹ እንደሌሎች ፍጡራን ዲ ኤን ኤ ሲኖራቸው ገሚሶቹ ደግሞ አር ኤን ኤ ብቻ ይኖራቸዋል። ዲኤንኤ ያላቸው ቫይረሶች ሌሎች ህዋሳትን የሚያጠቁት አስኳሉ ውስጥ በመግባት ሲሆን አር ኤን ኤ ብቻ ያላቸው ደግሞ የህዋሱ ሳይቶፕላዝም ውስጥ ነው። ኤድስን የሚፈጥረው የ ኤች አይ ቪ ቫይረስ ከኋለኞቹ ወገን ነው። ዲ ኤን ኤ ከሥነ ቅመማ አንጻር ከኑክሊክ አሲድ ( nucleic acid) የተሠራ ሲሆን በመቶ ሚልዮን በሚቆጠሩ የተጣመዱ ኒኩልቲዲም ሁለትም ጥምዝ መሰላ ይሰራሉ፡፡ ይህ ጥምዝ መሰላል የሁሉን ዝርያ መረጃ የያዘ ሲሆን በሴል ላሉ ፕሮቲኖችህ መገንቢያ መልጅ የያዘ ነው። (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "40806", "contents": "ሲያትል የህዝብ ቤተ መጻሕፍት (Seattle Public Library) በአሜሪካ ዋሽንግተን ክፍላገር የሲያትል ከተማን የሚያገለግል የህዝብ ቤተ መጻሕፍት ሥርዓት ነው። ቤተ መጻሕፍቱ በ1890 እ.ኤ.አ. የተቋቋመ ሲሆን ከማዕከላዊ ቤተ መጻሕፍትና ተንቀሳቃሽ ቤተ መጻሕፍት በተጨማሪ ፳፮ ቅርንጫፎች አሉት። በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ Seattle Public Library የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ። የቤተ መጻሕፍቱ ድረ ገጽ የቤተ መጻሕፍቱ ድረ ገጽ (እንግሊዝኛ) ^ (እንግሊዝኛ) American Library Directory. 2 (64th ed.). Information Today, Inc. 2011-2012. pp. 2568–2576. ISBN 978-1-57387-411-3."} {"id": "10278", "contents": "ደጃዝማች ወልደ ሰማዕት' በዓፄ ኃይለ ሥላሴ ዘመነ መንግሥት ወላይታ አውራጃ በአስተዳዳሪነት በቆዩበት ጊዜ ብዙ የልማት ሥራዎችን አከናውነዋል። ከሠሯቸው አበይት ሥራዎቻቸውም ፦ ሰባቱንም ወረዳዎች የሚያገናኝ መንገድ አሰርተዋል። በሚሲዮናዊያን አማካኝነት የመጀመሪያውን የደቡብ ሆስፒታል አስገንብተዋል። ወላይታን ከምዕራብ ኢትዮጵያ የሚያገናኝና ፺ ሜትር ርዝመት ያለውን ታሪካዊውን የኦሞ ድልድይ አሠርተዋል። ወጣቱ ትርፍ ጊዜውን የሚያሳልፈበትን ወ.ወ.ክ.ማ. (የወጣት ወንዶች ክርስቲያናዊ ማኅበር የወጣቶች መንደር ከዘመናዊ ቤተ-መጻሕፍት ጋር አሰርተዋል። በሶዶ ከተማ ዘመናዊ የገበያ አዳራሽ ከማሠራታቸው ነው። ከይርጋለም ቀጥሎ በደቡብ የመጀመሪያውን ከፍተኛ ፪ኛ ደረጃ ተማሪ ቤት አሠርተዋል።"} {"id": "22632", "contents": "ቀይ ባሕር ዛፍ (Eucalyptus camaldulensis) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።"} {"id": "32520", "contents": "የኖርተን እርጉጥ የተወሳሰቡ የኤሌክትሪክ ኡደቶችን ለማቃለል የሚረዳ ስሌት ነው። እርግጡ እንደሚለው፣ ማናቸውም የምንጮች፣ ኤኤክትሪክ ጅረት ምንጮች እና ኤሌክትሪክ ተቃውሞወች ጥምረት፣ በተመጣጣኝ ሁኔታ በአንድ የኤሌክትሪክ ጅረት ምንጭ እና ከርሱ ትይዩ ባለ የኤሌክትሪክ ተቃዋሚ ሊተካ ይችላል። በአንድ አይነት ብቻ የሚደጋገም ተለዋዋጭ የኤሌክትሪክ ስርዓት እንዲሁ በኖርተን እርጉጥ መሰረት በተመጣጣኝና ቀላል የኤሌክትሪክ ዑደት ሊተካ ይችላልል። በዚህ ወቅት እርጉጡ ለኤሌክትሪክ ተቃዋሚዎች ብቻ ሳይሆን እንደ ካፓሲተር እና ኢንደክተር ላሉ የኢምፒደንስ አይነቶችም ይሰራል። 1. መጀመሪያ የኖርተን ኤሌክትሪክ ጅረትን INo አግኝ። ይህን ለማድረግ አንድ የኤሌክትሪክ ስርዓት እጫፎቹ A እና B ላይ ጭነት ቢደረግበት ያን ጭነት ማውረድና በምትኩ ዑደቱን እዚያ ቦታ ላይ መዝጋት ያስፈልጋል። ከዚያ በተዘጋው መስመር ላይ የሚፈሰውን የኤሌክትሪክ ጅረት IAB ማስላት የኖርተን ጅረት INo ን ይሰጣል። 2. ቀጥሎ የስርዓቱን ኖርተን ቅዋሜውን RNo አግኝ። ኢ-ጥገኛ ምንጮች ብቻ ላሉዋቸው ዑደቶች የሚሰራ በAB መካከል ያለውን ቮልቴጅ መጀመሪያ ማግኘት። ይሄውም የሚሆነው በAB ላይ ያለን ጭነት በማውረድና ዑደቱን በመክፍተ በሁለቱ ጫፎች መካከል ያለውን ቮልቴጅ AB በመለካት ነው። RNo እንግዲህ VAB ለ INo. ሲካፈል ነው ማለት ነው። ወይንም እንዲህ ማስላት ይቻላል፦ ኢጥገኛ የሆኑ የቮልቴጅ ምንጮችን በዝግ ዑደት መተካት እና የኤሌክትሪክ ጅረት ምንጮችን በክፍት ዑደት መተካት። ክAB አንጻር የሚሰላው አጠቃላይ ኤሌክትሪክ ቅዋሜ የኖርተን ቅዋሜ RNo."} {"id": "32568", "contents": "ኤውላጥ ማለት በዕብራይስጥ መጽሐፍ ቅዱስ (ብሉይ ኪዳን) የሚጠቀስ አገርና ግለሰቦች ነው። በኦሪት ዘፍጥረት 2፡10-12 የዔድን ገነት ሲገልጽ፦ «ወንዝም ገነትን ያጠጣ ዘንድ ከዔድን ይወጣ ነበር፤ ከዚያም ለአራት ክፍል ይከፈል ነበር። የአንደኛው ወንዝ ስም ፊሶን ነው፤ እርሱም ወርቅ የሚገኝበትን የኤውላጥ ምድርን ይከብባል፤ የዚያም ምድር ወርቅ ጥሩ ነው፤ ከዚያም ሉልና የከበረ ድንጋይ ይገኛል።» ከዚህ በኋላ በምዕራፍ 10 የኖኅ ልጆች ሲዘረዘሩ 2 «ኤውላጥ» የተባሉ ሰዎች ይገኛሉ። አንዱ የኩሽ ልጅ ሲሆን ሌላው ደግሞ የዮቅጣን ልጅ ይባላል። አገሩ ኤውላጥ በአረቢያ በረሃ ምዕራብ ስሙን ያገኘው ከዮቅጣን ልጅ ነበር። እንዲህ ያለ ኤውላጥ አገር በአረቢያ በረሃ ውስጥ በዘፍጥረት 25፡18 እንደገና ይጠቀሳል፤ የእስማኤላውያን ነገዶች መኖሪያ «ከኤውላጥ በግብፅ ፊት ለፊት እስከምትገኝ እስከ ሱር ድረስ ወደ አሦር በምትወስደው መንገድ ላይ ነበረ»። መጽሐፈ ሳሙኤል ቀዳማዊ 15፡7 ደግሞ እንዲህ ይጠቅሰዋል፦ «ሳኦልም አማሌቃውያንን ከኤውላጥ ጀምሮ በግብፅ ፊት እስካለችው እስከ ሱር ድረስ መታቸው»። ከመጽሐፍ ቅዱስ ውጭ ባለው ሥነ ጽሑፍ፣ በሐሳዊ ፊሎ ታሪክ መሠረት፣ ከኢያሱ ወልደ ነዌ ዘመን በኋላ ቄኔዝ የእስራኤል ዳኛ ሲሆን አሞራውያን ጣኦታታቸውን ለመሥራት ዕንቁ ከኤውላጥ አገር አገኙ ይላል። ኪታብ አል-ማጋል እና የመዛግብት ዋሻ የሚባሉት መጽሓፍት እንደሚሉ፣ አሕዛብ ከባቢሎን ግንብ ሲበተኑ የኤውላጥ ዮቅጣን ልጆች ከተማና መንግሥት ከወንድሞቹ ሣባና ኦፊር አጠገብ ሠሩ።"} {"id": "31008", "contents": "[[ስዕል:|thumb|300px| ጀድካሬ ኢዜዚ]] ጀድካሬ ኢዜዚ የግብጽ የቀድሞ ዘመነ መንግሥት ፈርዖን ነበረ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "10464", "contents": "The Arab Satellite Communications Organization (Arabsat፣ ASCO) ወይም የአረብ ሰው ሠራሽ መንኮራኩር መገናኛ ድርጅት በሪያድ፣ ሳዑዲ አረቢያ የሚቀመጥ የሰው ሠራሽ መንኮራኩር መገናኛ ድርጅት ነው። (ይህ ድርጅት ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) [[መደብ:መገabiwet tdes ሽልማት ነበረኝ ናኛ]]"} {"id": "10470", "contents": "ጆን ኤፍ ኬኔዲ በ45 አመት ዕድሜ የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ሊሆኑ በቅተው ብዙም ሳይቆዩ ሕይወታቸው በሰው እጅ ጠፍቶአል። ስለዚህ ዘመኑ በተከታዩ በሊንደን ጆንሰን ተካፈለ እንጂ ሙሉ ዘመን ከገዙት ፕሬዚዳንቶች መካከል አይቆጠረም። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "32688", "contents": "ሴቪንግ አካውንት ገንዘብን ለአጭር ጊዜ(ከ1-5 ዓመት) ለመቆጠብ ከሚያስችሉት ሁለት የባንክ ቤት ግልጋሎቶች አንዱ ነው። ሌላኛው የአጭር ጊዜ ቁጠባ መንገድ ሲዲ ወይንም ሰርቲፊኬት ኦፍ ዲፖዚት ይሰኛል። ሴቪንግ አካውንት ገንዘብን በቀላሉ ለማጠራቀምና እንዲሁም ለማውጣት ይረዳል። የማስቀመጥና የማውጣት ሂደትን ለመከታተል የሚረዳ ፓስ ቡክ ወይንም ባንክ ቡክ የሚባል ዶሴ ባንኮች ለደንበኞቻቸው ይሰጣሉ። የሴቪንግ አካውንት ጥቅም የተጠራቀመን ገንዘብ በቀላሉ ማውጣትና ማስገባት ማስቻሉ፣ እንዲሁም ለተቀመጠ ገንዘብ ወለድ መስጤቱ ነው። የዚህ ወለድ መንስዔ ደንበኛ ያስቀመጠውን ገንዘብ ባንኮች ለሌላ ደንበኛ በማበደር ወለድ ስለሚያገኙበት ነው። ስለሆነም በሴቪንግ አካውንት ውስጥ የትቀመጠ ገንዘብ ከቼኪንግ አካውንት ገንዘብ በተለየ መልኩ እንዳይንቀሳቀስ ባንኮች ይፈልጋሉ። ከሌሎች የቁጠባ ግልጋሎቶች በተሻለ ፍጥነት ገንዘብን ከሴቪንግ አካውንት ማውጣት ቢቻልም፣ ነገር ግን እንደ ቼኪንግ አካውንት አይፈጥንም፡ ባንኮችም ከሴቪንግ አካውንት ያለን ገንዘብ ለደንበኞቻቸው በመቅጽበትና በተፈለገ ቁጥር የመስጠት ግዴታ የለባቸውም። አንድ ሰው በየወሩ 50 ብር እቤቱ ቢያጠራቅም፣ በአንድ አመት ውስጥ 600 ብር ያኖራል ማለት ነው። ነገር ግን ይሄው ሰው በየወሩ 50 ብር ባንክ ሴቪንግ አካውንት ውስጥ ቢያኖርና ባንኩ 5% ወለድ ቢከፍለው፣ በአንድ አመት ውስጥ 614 ብር ይኖረዋል ማለት ነው። የሚሰላውም በጂዎሜትሪክ ድርድር ቀመር ነው። እርግጥ ነው፣ የሴቪንግ አካውንት ወለድ በጣም አንስተኛ ነው፣ ዋናው ጥቅሙ ገንዘብን ከሌሎች የቁጠባ አይንቶች በተለይ መልኩ በፍጥነት ማዘዋወር ማስቻሉ ነው።"} {"id": "32748", "contents": "ጓጉንቸር የአምፊቢያን ዓይነት እንስሳ ስትሆን በውሃ አካባቢ ኑሮዋን ትመራለች። ከእንቁራሪት እና ጉርጥ ይልቅ ሰውነቷ የለሰለሰ ነው። የኋላ እግሮቿም ረዣዥም ስለሆኑ ከመራመድ ይልቅ መዝለል ማለት ይቀናታል። ጓጉንቸር፣ እንደማንኛውም አምፊቢያን፣ በውሃ ውስጥና እና በደረቅ ምድር ላይ መኖር ትችላለች። የሆኖ ሆኖ ጓጉንቸር ጨው ባለበት ውሃ፣ ለምሳሌ በውቅያኖስ ውስጥ መኖር አትችልም፤ ትሞታለች። ጓጉንቸርን መግድል ጠንቅ አለው፤ ምክንያቱም ጓጉንቸር በሽታ አስተላላፊ ትንኞችን ስለምትመገብ፣ እርሷ ስትሞት፣ እንደ ወባ አስተላላፊ ያሉ ትንኞች በብዛት መራባት ይችላሉና። ስለሆነም፣ የጓጉንቸር መኖር ጥቅሙ ከፍተኛ ነው። በዘመናዊ ሥነ ሕይወት ረገድ፣ ክፍለመደቡ ሁሉ «ጓጉንቸር» ተብሏል፤ ከዚህም ውስጥ ብዙ አስተኔዎች በተለመደ «እንቁራሪት» እና ከነርሱም አንዱ አስተኔ «ጉርጥ» ይባላል። የባህር ዳር ሲታረስ ጓጉንቸር ሆድ ይብሳታል"} {"id": "41202", "contents": "4 November በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) በዘመነ ማቴዎስ፣ በዘመነ ማርቆስና በዘመነ ሉቃስ ጥቅምት 25 ቀን ማለት ነው። በዘመነ ዮሐንስ ግን (ዘመነ ሉቃስ የሥግር ዓመት በመሆኑ) ጥቅምት 24 ቀን ላይ ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "22764", "contents": "የሸዋ ኣረም (Galinsoga parviflora) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው። የሸዋ አረም እስከ 75 ሴንቲ ሜትር ድረስ ሊሆን ይችላል። ባለ ቅርንጫፍ እጽ፣ ፊት ለፊት የሆኑ ባለ አገዳ ቅጠሎቹ ዳርቻቸው ጥርስ ባለ ሚስማር ላይ ነው። አበቦቹ በትንንሽ ራሶች ናቸው፣ ራሱም በ3-8 ነጭ አበቢቶች ተከብቦ፣ እነዚህም አበቢቶች 1 mm ሆነው ሦስት ግርብ ያላቸው ናቸው። በመሃሉ ያሉት አበቢቶች ቢጫ ሲሆኑ ቱቦአዊ ቅርጽ አላቸው። ስሙ «የሸዋ» ቢባልም እንዲያውም መነሻው በፔሩ ነበረ። አሁን ወደ ብዙ አህጉራት ተስፋፍቶ በአጠቃላይ እንደ አረም ይቆጠራል። በኮሎምቢያ አገር አበሳሰል «አሕያኮ» በሚባል ሾርባ አይነት ውስጥ እንደ ቅመም ይበላል። በሠላጣ ደግሞ ሊበላ ይችላል። በኢትዮጵያ ባህላዊ መድሃኒት፣ የትኩስ ቅጠልና ህብራበባ ውጥ የቆዳ ቁስል ለማከም ይጠቀማል። ^ Clapham, A.R., Tutin, T.G. and Warburg, E.F. 1968 Excursion Flora of the British Isles. Cambridge University Press. መለጠፊያ:ISBN ^ Flora of China, Galinsoga parviflora Cavanilles, 1795. ^ አማራ ጌታሁን - SOME COMMON MEDICINAL AND POISONOUS PLANTS USED IN ETHIOPIAN FOLK MEDICINE March 1976 እ.ኤ.አ."} {"id": "31092", "contents": "ኢፕታር-ሲን በአሦር ነገሥታት ዝርዝር ዘንድ ለ12 ዓመታት (ከ1634 እስከ 1623 ዓክልበ. ገደማ) የአሦር ንጉሥ ነበረ። ስሙ ግን እርግጥኛ አይደለም። በሌላ ዝርዝር ላይ ግን ስሙ «ሊኩድ-ሻማሽ» ተብሎ ይጻፋል። የ1 ሻርማ-አዳድ ልጅና ተከታይ ይባላል፤ ተከታዩም የቤሉባኒ ልጅ ባዛያ ይባላል። ስለዚሁ ዘመን ግን አንዳችም ተጨማሪ መረጃ አይታወቅም።"} {"id": "31098", "contents": "ሌስትሪጎን ወይም ሌስትሪጎ ጣልያናዊው መኖኩሴ አኒዩስ ዴ ቪቴርቦ በ1490 ዓ.ም. ባሳተመው ዜና መዋዕል ዘንድ፣ በጣልያን ሀገር የነገሠ ንጉሥ ነበር። የኦሲሪስ አፒስ ልጅ ኔፕቱን ልጅ ይባላል። ደግሞ ከረጃጅም ሰዎች (ጊጋንቴስ ወይም ኩሬቴስ) ወገን ነበር። ኦሶሪስ ወደ አገሩ ወደ ግብጽ በተመለሠበት ወቅት ሌስትሪጎንን በጣልያ መንግሥት ላይ እንደ ተወው ይለናል። እንዲሁም የኦሶሪስ ሌሎች ረጃጅም አገረ ገዦቹ ቡሲሪስ በፊንቄ (ከነዓን) ላይ፣ ቲፎን በፍርግያ (ማዮንያ) ላይ፣ አንታዮስ በሊብያ ላይ፣ ፫ቱ ሎምኒኒ በኢቤሪያ ላይ እና ሚሊኑስ በቀርጤስ ነበሩ። ከጥቂት ዓመታት በኋላ ግን የኦሲሪስ ወንድም ሌላው ቲፎን ኦሲሪስን በግብጽ ገደለው። ያንጊዜ የኦሲሪስ ልጅ ሄርኩሌስ ሊቢኩስ ተነሣና ቂሙን በቅሎ ቲፎንን ገደለው። ከዚያ በኋላ በ2002 ዓክልበ. ግድም ሄርኩሌስ ግብጽን ትቶ በየአገሩ ዞሮ እነዚህን ዓመጸኛ አገረ ገዦች ከከነዓን፣ ከማዮንያ፣ ከቀርጤስ፣ ከሊብያና ከኢቤርያ አስወጣቸው። ከዚያ በኋላ ለ፲ ዓመታት በሌስትሪጎን ላይ በጣልያን ጦርነት ሠራ። በ1992 ዓክልበ. ግድም ሌስትሪጎንን ገድሎ ሄርኩሌስ እራሱ የጣልያን ንጉሥ ሆነ። በግሪክ አፈ ታሪክ ደግሞ ሌስትሪጎናውያን የተባለው ጭራቅ የረጃጅም ሰዎች ጎሣ በጥንት በሲኪልያ ይኖር ነበር። በግሪኩ ትውፊቶች እነዚህ ከሄርኩሌስና በኋላ ከኦዲሴውስ ጋራ ይታግሉ ነበር።"} {"id": "31104", "contents": "አልቴዩስ በጣልያን አገር አፈ ታሪክ በጣልያን ሀገር የነገሠ ንጉሥ ነበር። አኒዩስ ደ ቪተርቦ ባሳተመው «ቤሮሦስ» እንደሚለው፣ የቱስኩስ ልጅና ተከታይ ነበር። በኋላ ግን አትላስ ኪቲም ወደ እስፓንያ ሄዶ ወንድሙን ሄስፔሩስ ከእስፓንያ ዙፋን አባርሮት ሄስፔሩስም ወደ ጣልያን መጥቶ እሱ አልቴዩስን ተከተለው። የአልቴዩስ ልጅ ብላስኮን ሲባል የዚሁ ብላስኮን ልጅ ካምቦ ብላስኮን በኋላ «ኮሪቱስ» (ከቲቤር ወንዝ ደቡብ ያለውን ገዥ) ተደረገ።"} {"id": "31110", "contents": "ሃንዩል (ኮሪይኛ፦ 한율) በኮርያ ልማዳዊ አፈ ታሪክ በጥንታዊ ኮርያ (ጎጆሰን) የነገሠ ንጉሥ ወይም «ዳንጉን» ነበር። እርሱ ከዳንጉን ታልሙን መንግሥት ቀጥሎ ገዛ። ሃንዩል ከታልሙን ፭ ሚኒስትሮች «ያንጋ» የተባለው ነበር። በጠቅላላ ለ፶፫ ዓመታት(ምናልባት 1830-1778 ዓክልበ.) እንደ ነገሠ ይጻፋል። ከዚያ በኋላ ሰውሃን ተከተለው። በ1903 ዓም. በኮሪይኛ የተዘጋጀው ዜና መዋዕል ኋንዳን ጎጊ ስለዚሁ አፈታሪካዊ ዘመን መረጃ ይሰጣል፤ ሆኖም በብዙ የኮርያ መምህሮች ዘንድ ይህ መጽሐፍ እንደ ትክክለኛ ታሪክ አይሆንም። ስለ ዳንጉን ሃንዩል ዘመን ግን ዘውድ ከመጫኑና ከማረፉ በቀር ምንምን ድርጊቶች አይዘገብም። ኋንዳን ጎጊ በእንግሊዝኛ ትርጉም"} {"id": "41316", "contents": "18 December በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) በዘመነ ማቴዎስ፣ በዘመነ ማርቆስና በዘመነ ሉቃስ ታኅሣሥ 9 ቀን ማለት ነው። በዘመነ ዮሐንስ ግን (ዘመነ ሉቃስ የሥግር ዓመት በመሆኑ) ታኅሣሥ 8 ቀን ላይ ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "41334", "contents": "25 December በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) በዘመነ ማቴዎስ፣ በዘመነ ማርቆስና በዘመነ ሉቃስ ታኅሣሥ 16 ቀን ማለት ነው። በዘመነ ዮሐንስ ግን (ዘመነ ሉቃስ የሥግር ዓመት በመሆኑ) ታኅሣሥ 15 ቀን ላይ ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "41388", "contents": "ኩሜ ወይም ኩማይ (ሮማይስጥ፦ Cumae) በጥንታዊ ጣልያን አገር የነበረ ከተማ ሲሆን አሁን ፍርስራሽ ነው። ብዙ ቅርሶች ተገኝተውበታል። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31140", "contents": "ታልሙን (ኮሪይኛ፦ 달문) በኮርያ ልማዳዊ አፈ ታሪክ በጥንታዊ ኮርያ (ጎጆሰን) የነገሠ ንጉሥ ወይም «ዳንጉን» ነበር። እርሱ ከዳንጉን ጉዕል መንግሥት ቀጥሎ ገዛ። ታልሙን ከጉዕል ፭ ሚኒስትሮች «ዉጋ» የተባለው ነበር። በጠቅላላ ለ፴፮ ዓመታት(ምናልባት 1865-1830 ዓክልበ.) እንደ ነገሠ ይጻፋል። ከዚያ በኋላ ሃንዩል ተከተለው። በ1903 ዓም. በኮሪይኛ የተዘጋጀው ዜና መዋዕል ኋንዳን ጎጊ ስለዚሁ አፈታሪካዊ ዘመን መረጃ ይሰጣል፤ ሆኖም በብዙ የኮርያ መምህሮች ዘንድ ይህ መጽሐፍ እንደ ትክክለኛ ታሪክ አይሆንም። ስለ ዳንጉን ታልሙን ዘመን የሚከተለው ብቻ ይለናል፦ በ1831 ዓክልበ. ግድም ታልሙን የነገዶቹን አለቆች በሳንግቹን አሰበሰባቸው፤ መስዋዕት ለሰማያት ከሠዋ በኋላ ሚኒስትሩን ባዓሊ የመሐሌ ድርሰት እንዲጽፍ አዘዘው። ይህ ድርሰት ስለ ቺ ዮው ይተርካል፤ በመጨረሻም «ግብረገብ ምንጊዜም እንደ ጎንዛላ ሣር ይታደስ። ቅሬታ ያለው ቂሙን አይበቅል» የሚል ነው። በዚህ ወቅት፣ ፪ ትላላቅ ክፍላገራት፣ ፳፪ ትንንሽ ክፍላገራትና 3,624 መንደሮች በታልሙን መንግሥት ተቆጠሩ። በሚከተለው ዓመት ታልሙን ዓረፈና ሚኒስትሩ ሃንዩል ተከተለው። ኋንዳን ጎጊ በእንግሊዝኛ ትርጉም"} {"id": "31146", "contents": "ቸውንጉክ በኮሪያ የነገሠ ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "22872", "contents": "ተራ ጉሬዛ (ሮማይስጥ፦ Colobus guereza) ኢትዮጵያና አፍሪካ ውስጥ የሚገኝ ዝንጀሮ ነው። በጉሬዛ ወገን ውስጥ የተዛመዱት ዝርዮች ጥቁር ጉሬዛ (ኢኳቶሪያል ጊኔ ዙሪያ)፣ የአንጎላ ጉሬዛ (አንጎላ፣ ኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክና ታንዛኒያ)፣ ንጉሥ ጉሬዛ (ሴኔጋል ዙሪያ)፣ ነጭ-ጭን ጉሬዛ (ጋና ዙሪያ) ናቸው። የተዛመዱት ወገኖችም ቀይ ጉሬዛዎችና ወይራ ጉሬዛ ከኢትዮጵያ ውጭ ይገኛሉ። እነዚህ ዝንጀሮች ሁሉ ደግሞ «ኮሎበስ» ተብለው ከሌሎች ዝንጀሮች የሚለዩበት አውራ ጣት በመጎደላቸው ነው። የሚበሉት በተለይ ያልበሰለ ቡቃያ ሲሆን፣ እነዚህ ዝንጀሮች ብቻ የሚያመሰኳ ሆድ አላቸው። ጉሬዛ በተለይ ቅጠልን እንዲሁም ፍራፍሬን ይበላል፤ አንዳንዴም እንጨት፣ ያትክልት ዘር፣ አበባ፣ አፈርም ወይም ጋጥመ-ብዙ ይበላል። ጉሬዛ የምግብ ሰንሰለት አካል እንዲሆን የተፈጠረ አውሬ ይመስላል። በተለይ በንሥር እንዲሁም በግስላ ይነጠቃል፤ ከኢትዮጵያም ውጭ ሐለስት ቺምፓንዚ ያድነዋል። ሐለስት ግን ከሁሉ ቀይ ጉሬዛን ይመርጣል።"} {"id": "22878", "contents": "ፋሮ በኢትዮጵያ፣ አፍሪካና እስያ ውስጥ የሚገኝ አጥቢ እንስሳ አስተኔ ነው።"} {"id": "38682", "contents": "ተሁለደሬ በአማራ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "34572", "contents": ""} {"id": "11286", "contents": "ፕሮፈሰር አስራት ወልደየስ አዲስ አበባ ተወልደው ድሬዳዋ ያደጉ ሲሆኑ፣ ለመጀመርያ ጊዜ ፕሮፌስናል ስልጠና ያገኙ የመጀመርያው ኢትዮጵያዊ ቀዶ ጠጋኝ ነበሩ። ፕሮፌሰር አስራት ወያኔ ስልጣን በያዘ ጊዜ የወያኔ ተቃዋሚ በመሆን መአሀድ የመላው አማራ ሕዝብ ድርጅት መስራችና ዋና ሊቀመንብር በመሆን ታላቅ የወያኔ ተቃዋሚ ሲሆኑ ወያኔም በፍረሀት ወደ እስርቤት ካስገባቸው በሗላ በሰሜን ሸዋ ደብረ ብርሀን፣ ጅሩ እነዋሪ፣ መንዝ፣ ተጉለትና ቡልጋ፣ አውራጃ ውስጥ እንዲሁም በመላው የአማራ ክልል የፕሮፌሰር አስራት ተከታዮች በማለት በጣም ብዙ ሕዝብ ጨፍጭፏል። በአሁን ሰዓትም የአማራ ብሔርተኝነት በፕሮፌሰር አስራት ወልደየስ የመንፈስ ልጅነት እየተመራ ይገኛል፡፡ (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) በመጀመሪያ ትክክል ነበሩ በኇላ አበላሹት:: ፕሮፌሰር አስራት ወልደየስ እና የአማራ ህዝብ ትግል!!!!! \" አንደበት ላጣ ህዝብ ካልተናገሩለት ወንጀል አይሆንም ወይ ወገኑ ነኝ ማለት\" ሀይሉ( ገሞራው) ማሳሰቢያ ይህ ፅሁፍ ከተፃፈ አራት አመት አልፎታል ፡፡ ነገር ግን በየአመቱ የጓደኞቼ ብዛት ስለሚጨምር ለአዲሶቹ አባላት የተወሰነ ስለ አባታችን ፕሮፌሰር አስራት ወልደየስ መረጃ ለመስጠት ያህል ሲሆን በዛውም የሙት አመታቸውን ለማስታወስ ያህል ነው፡፡ ሌላው ፅሁፉን ምስጋናው አንዷለም ( መለክ ሀራ) እኔን አስፈቅዶ << ግዮናዊነት>> የሚለው መፅሀፉ ውስጥ አካቶታል፡፡ ግዮናዊነት ሊወጣ ሲል ምስገጋናው ፅሁፉን በደንብ አጎልብተው እያለኝ እኔም በግሌ ከ 9- 12 ክፍል የሂሳብ መርጃ መፅሀፍ ( mathematics reference book) እየፃፍኩ በነበረበት ሰአት ስለነበረ ተደራረበብኝና ትንሽ ተዘናጋሁ መፅሀፉ ሲወጣ ግን ህዝቡም ሲወደው የተሻለ ባበረክት ኑሮ ብዬ ተቆጨሁ፡፡ ነገሩን ነው እንጂ አሁን ላይ በጋሻው መርሻ የተፃፈ << አንፀባራቂው ኮከብ>> የተባለ የፕሮፌሰር አስራትን ትግል የሚዳስስ መፅሀፍ ስላለ አንባቢዎች በጥልቀት ያንን ቢያነቡ ስል እመክራለሁ፡፡ 1."} {"id": "42048", "contents": "ማሣቹሰትስ ከአሜሪካ 50 ክፍላገራት 1ዱ ነው።"} {"id": "42060", "contents": "ቴነሲ (ወይም ተነሲ፣ ቴኔሲ Tennessee) ከአሜሪካ 50 ክፍላገራት 1ዱ ነው።"} {"id": "42090", "contents": "8ኛው ምዕጤ ዓመት ከ701 እስከ 800 ዓም ድረስ የነበረው ክፍለ ዘመን ነበረ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "23154", "contents": "ዞስ ጊዮርጊስ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ከአለት የተፈለፈ ቤተ ክርስቲያን ነው።"} {"id": "42132", "contents": "1 January 2 - 26 August 2 እ.ኤ.ኣ. = 7 ዓክልበ. ዓ.ም. 27 August 2 - 31 December 2 እ.ኤ.ኣ. = 6 ዓክልበ. ዓ.ም."} {"id": "23166", "contents": "ደብረ ከርቤ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ከአለት የተፈለፈ ቤተ ክርስቲያን ነው።"} {"id": "35496", "contents": "ንጉስ ነአኩቶ ለአብ የቅዱስ ላሊበላ የወንድም ልጅ ነው አባቱ ሐርበይ እናቱ መርኬዛ ይባሉ ነበር። ይህ ጻድቅ፤ቅዱስ ነአኩቶ ለአብ ክህነትን ከንግስና ይዘው ኢትዮጰያን ከመሩ አራቱ የዛጌ ነገስታት አንዱ ነው። የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ለነዚህ አራት ነገስታት ጽላት ቀርጻ እና ቤተክርስቲያን አሳንጻ እንዲሁም የቅድስና ስም ሰጥታቸው ታከብራቸዋለች። እኒሁም ይምርሃነ ክርስቶስ፤ላሊበላ፣ ነዓኩቶ ለአብ እና ገብረ ማርያም ናቸው። እንደ ንጉሱ ገድል ታሪክ፣ ነአኩቶ ለአብ በነገሰበት 40 ዓመት ሙሉ አርብ አርብ ቀን የክርስቶስን ህማም እያሰበ በዘውዱ ፋንታ የእሾህ አክሊል ደፍቶ፤5 ጦር ዙሪያውን ተክሎ እየደማ እያለቀሰ ሲጸልይ ሲሰግድ ይውል ነበር። ከእለታት በአንዱ ቀን ጌታችን ተገለጸለት እንዲህም አለው ወዳጄ ነአኩቶ ለአብ እኔ ለዓለም ደሜን ያፈሰስኩት አንድ ቀን ነው፤ አንተ ግን 40 ዓመት ሙሉ ደምህንንና እንባህን ስታፈስ ኖርክ ይበቃሃል አሁን ወደ እኔ ልወስድህ ነው ይለዋል፤ነአኩቶ ለአብም ጌታችንን “ጌታዬ ሆይ እዚህ ቦታ እኔን ብለው የሚመጡ ወገኖቼን ማርልኝ ይለዋል” ጌታም እውነት እልሃለው ቦታህን ባይረግጥ ዝክርህን ባያዘክር እንኳን ዝናህን ሰምቶ ያሰበህን ኃጢያቱ ምን ቢበዛ እምርልሃለው፤ ዳግመኛም እልሃለው 40 ዓመት ሙሉ እንባህን ያፈሰስክባት ይህች ድንጋይ እስከ እለተ ምጽአት እያነባች ትኖራለች ከዚህ ለሚጠጡ ለሚጠመቁ ድህነት ይሁናቸው ብሎታል። ዛሬም ድረስ የነአኩቶ ለአብ ቤተክርስቲያኑ ባለበት ከጣራው ስር ጻበሉ እየቆየ ጠብ ጠብ ይላል፤ክረምት ከበጋ እይለይም እንዲያውም በበጋ መጠኑ ይጨምራል[ዋቢ መጻሕፍት ያስፈልገዋል]። እንደገድሉ ታሪክ፣ ቅዱስ ነአኩቶ ለአብ አሸተን ማርያምን አንጾ ከጨረሰ በኃላ ማዕጠንት ይዞ ቤተክርስቲያኑን ሲያጥን ብዙ ቅዱሳን እጣኑን አሽትተው ቤተክርስቲያን ውስጥ ጥቅጥቅ ብለው ቆሙ፤ እናንተ ደግሞ እንዴት መጣችሁ አላቸው እነርሱም እጣኑን አሽትተን መጣን አሉት በዚህም የተነሳ “አሸተን ማርያም ” ተብላለች። ቅዱስ ነአኩቶ ለአብ በ70 ዓመቱ ህዳር 3 ቀን አረፈ። እንደርሱ ገድል፣ ነዓኩቶ ለአብ እንደ ሄኖክ በዚህ ቀን አረገ። የይምርሃነ ክርስቶስና የነአኩቶ ለአብ ገድል"} {"id": "35580", "contents": "ፋሌቅ (ዕብራይስጥ፦ פֶּלֶג /ፔሌግ/) በኦሪት ዘፍጥረት መሠረት የዔቦር ልጅና የራግው አባት ነበረ። ዘፍጥረት 11፡18-19 ስለ ፋሌቅ እንደሚለው፣ የፋሌቅ ዕድሜ 130 ዓመት ሲሆን ራግውን ወለደ፣ ከዚያም ፋሌቅ 209 ዓመት ኖረ። እነዚህ ቁጥሮች ከግሪኩ ትርጉም ሲገኙ የዕብራይስጥና ሳምራዊው ትርጉም ቁጥሮች ግን ይለያያሉ። በእብራይስጥ ትርጉም በ30 ዓመት ራግውን ወለደ፣ ከዚያም 209 ዓመት ኖረ፤ በሳምራዊውም በ130 ዓመት ራግውን ወለደ፣ ከዚያም 109 ዓመት ኖረ። በተጨማሪ በዘፍጥረት 10፡25 ዘንድ በፋሌቅ ዘመን ምድሪቱ ተከፍላለች። ይህ የሴም፣ ካምና ያፌት ልጆች ኩፋሌ እንደ ሆነ ይታመናል። በመጽሐፈ ኩፋሌ 8፡40 ፋሌቅ ከአባቱ ኤቦርና ከእናቱ አዙራድ በ1567 አመተ አለም ተወለደ። የምድር አከፋፈል በ1569 አ.አ. ሆነ (9፡1)። በ1577 አ.አ. ፋሌቅ ሚስቱን ሎምና አገባ፤ እርሷም የሰናዖር ልጅ ትባላለች። በ1580 አ.አ. አዙራድ ልጁን ራግውን ወለደችለት; የባቢሎን ግንብ በ1596 አ.አ. ተጀመረ ይላል (10፡10-11)።"} {"id": "38844", "contents": "በደሌ (ወረዳ) በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ የቡኖ በደሌ ዞን መቀመጫ ወረዳ ነው። {{አቀማመጥ |align=center በደሌ (ወረዳ) በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "31476", "contents": "'ስዊረን የ ቻይና ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "48804", "contents": "ሚማር ሲናን የኦቶማን መንግሥት መሪ ሱለይማን እጹብ ድንቅ ዋን የስነ ህንፃ አለቃ ነበረ። እሱ ያቀዳቸው ብዙ ዝነኛ መስጊዶቹ በቀድሞው ኦቶማን መንግሥት ይታያሉ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "48834", "contents": "ሥነ ሕንፃ ማለት የሕንጻዎች ወይም የማናቸውም ሌሎች መዋቅሮች የማቀድ፣ ንድፍና የማገንባት ሂደትና ውጤት ነው፣ እንዲሁም የሂደቱና የውጤቱ ሥነ ጥበብና ሳይንስ ጥናት ነው።"} {"id": "48840", "contents": "1 January 44 ክ.በ እ.ኤ.ኣ - 26 August 44 ክ.በ እ.ኤ.ኣ. = 52 ዓክልበ. 27 August 44 ክ.በ እ.ኤ.ኣ - 31 December 44 ክ.በ. እ.ኤ.ኣ. = 51 ዓክልበ."} {"id": "48282", "contents": "ሲማ ጭየን (ቻይንኛ፦ 司馬遷) ከ153 እስከ 94 ዓክልበ. ድረስ የቻይና ታሪክ ጸሐፊ ነበረ። በተለይ በ100 ዓክልበ. ግድም ስላሳተመው «የታላቁ ታሪክ ጸሐፊ መዝገቦች» ወይም «ሽጂ» ይታወቃል። በዚህ መጽሐፍ የቻይና ታሪክ ከኋንግ ዲ (2389 ዓክልበ. ግድም) ጀምሮ እስከ ራሱ ዘመን ድረስ ይጽፋል። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "48882", "contents": "ቡርሳ የቱርክ ከተማ ሲሆን ስሙ ቀድሞ ፕሩሳ ከዚያም በፊት ኪዮስ ነበረ።"} {"id": "44628", "contents": "ካሊጉላ (ሮማይስጥ፦ Gaius Julius Caesar Augustus Germanicus) (ከ8 ዓ.ም. እስከ 33 ዓ.ም. የኖረ) ከ29 ዓ.ም. እስከ 33 ዓ.ም. የነገሠ የሮሜ መንግሥት ቄሣር ነበረ። «እኔ አምላክ ነኝ» የሚል ጨካኝ ፈላጭ ቆራጭ ሆኖ ይታወሳል። አይሁዶች እንዲያመልኩት እምቢ በማለታቸው የእርሱ ሐውልት በኢየሩሳሌም ቤተ መቅደስ እንዲቆም አዘዘ። በዚያው ሥራ ዓመጽ እንዲስፋፋ እርግጥኛ ይሆን ነበርና የሶርያ አገረ ገዥ ፑብሊዩስ ፔትሮኒዩስ ለአንድ ዓመት ዘገየ። በመጨረሻ ካሊጎላ በወዳጁ ሄሮድያስ አግሪፓ ምክር ሀሣቡን መለሠ። በተረፈ ግን በአይሁዶች ዘንድ በዚህ ዘመን ብዙ ሁከቶች ሆኑ። ካሊጎላም ዕብድ ነው በማለት የታሪክ ጸሐፊዎች ይስማማሉ። ፈረሱን ኢንኪታቱስን ቄሥ ሹሞት ለሮሜ ሴናት አማካሪ እንዲሆን ወሰነ። በ33 ዓም ካሊጉላ በግድያ ሞተ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "44634", "contents": "ቪስባድን (ጀርመንኛ፦ Wiesbaden) የጀርመን ከተማ ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "48354", "contents": ""} {"id": "46440", "contents": "የተቆራኙ የ ፕላኔቶች ናት የየመን ኮከብ ቆጠራ ፕላኔቶችን ይጠቀሙ, 8 መቶ ዘመን ከክርስቶስ ልደት በፊት በ ተመሠረተ. ፕላኔቶች (ሎሌና የ ህብረ)፡ ፀሐይ (አሪየስ) ኣጣርድ (ቪርጎ እና አኳሪየስ) ዘሃራ (ፒሰስ እና ጀሚኒ) ጨረቃ (ታውረስ) ማርስ (ካፕሪኮርን) ጁፒተር (ካንሰር እና ሳጂታሪየስ) ማህፈድ (ሊብራ) ኡራኑስ (ስኮርፒዮ) ነፕቲዩን (ካንሰር) ፕሉቶ (ሊዮ)"} {"id": "49032", "contents": "አለም አቀፍ ገንዘባዊ መዝገብ (እንግሊዝኛ፦ IMF ወይም International Monetary Fund) በዋሺንግተን ዲሲ የተመሠረተ ድርጅት ሲሆን 189 አባላት አገራት አሉት። (ይህ ድርጅት ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "44814", "contents": "ቫለንሲያ እግር ኳስ ክለብ (እስፓንኛ፦ València Club de Futbol) በቫለንሲያ፣ እስፓንያ የሚገኝ የእግር ኳስ ክለብ ነው። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "44832", "contents": "ፑዌብላ እግር ኳስ ክለብ (እስፓንኛ፦ Puebla Fútbol Club) በፑዌብላ፣ ሜክሲኮ የሚገኝ የእግር ኳስ ክለብ ነው። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "48462", "contents": "Hayatu sohaba(ሶሀባ): ☞የኡሙ አይመን በረካ ታሪክ☜ ሱብሃን አሏህ !!! \"ከእናቴ ቡኃላ እናቴ ነሽ\" ረሱል (ሰ.ዐ.ወ) ❀በባሪያ ንግድ ወቅት ያች ወጣት ኢትዮዺያዊት ሴት በረካ እንዴት መካ ውስጥ ለሽያጭ እንደበቃች ባይታወቅም እንዲሁም የዘርሃረጓ፤ እናቷ ማን እንደሆነች ፣ አባቷ ማንእንደሆነ ወይም ቅድመአያቶቿ ማን እንደሆኑ ባይታወቅም እሷን መሰል ወጣት ወንዶችና ሴቶች አረቦችም ሆኑ አረብ ያልሆኑ ነገርግን ተይዘው ወደ ባሪያ ገበያ ለሽያጭ የበቁ በርካቶች ነበሩ። ..\" \" ,,,, ❀በመጥፎ የባሪያ ገዥዎች እጅ የወደቀ ባሪያ መጥፎ እድል የሚገጥመው ሲሆን አብዛሃኛዎቹም ጉልበታቸውን ከልክ በላይ ይበዘብዟቸዋል ከልክ በላይ በሆነ ግፍና በደል ይይዟቸዋል ። በዚህ ሁኔታ ላይ እድለኞች የሆኑ እጅግ በጣም ጥቂቶች ናቸው። `` `` ❀ወጣት ኢትዮዺያዊት ሴት በረካ ከእድለኞቹ መካከል ስትሆን ደግና ቸር የነበረው የአብዱል ሙጦሊብ ልጅ አብዱሏህ የራሱ አደረጋት። በእርግጥም በቤቱ ውስጥ ብቸኛዋ አገልጋይ ሆነች። አብዱሏህ አሚናን ባገባ ጊዜ በረካ (ረ.ዐ) ሁሉንም ጉዳዮቿን የምትጠብቅ እና የምትቆጣጠር ሆነች። `` እንደ በረካ ገለፃ ሁለቱ ጥንዶች ከተጋቡ ከሁለት ሳምንታት ብኋላ የአብዱሏህ አባት ወደ ቤታቸው መጣና ከነጋዴዎች ጋር ወደ ሶሪያ ለንግድ እንዲሄድ አዘዘው። አብዱሏህም ትዕዛዙን ተቀብሎ ሄደ። ❖ ❖ ❖ ❀ይህን ተከትሎ አሚና በጥልቅ አዘነች፤ አለቀሰችም። ምን ያልተለመደ ነገር ነው!"} {"id": "44910", "contents": ""} {"id": "48534", "contents": "የእስክንድርያ ማስተማርያ ቤት በእስክንድርያ፣ ግብጽ በጥንት (54-373 ዓም ያህል) የተገኘ የክርስትና ሥነ መለኮት ትምህርት ተቋም ነበረ። ተቋሙን የመሠረተው የኢየሱስ ሐዋርያ እና መጀመርያው የእስክንድርያ ጳጳስ፣ ቅዱስ ማርቆስ ወንጌላዊ በ54 ዓም እንደ ሆነ ተጽፏል። የተቋሙ መጀመርያው መሪ በኋላ የእስክንድያ ፮ኛው ጳጳስ የሆነው ዩስቱስ እንደ ተሾመ ይታመናል። ተቋሙ ያስተማረው ከሥነ መለኮት፣ መጽሐፍ ቅዱስና ክርስትናን ጭምር፣ የግሪክኛና የሮማይስጥ ስነ ጽሁፍ፣ ሥነ ጥበብ፣ ስነ አመክንዮ፣ ሥነ ቁጥርና ስነ-ተፈጥሮ ጥናቶች ነበሩ። ለዕውሮችም ማስተማርያ አገልግሎት አቀረቡ። በፓንታይኖስ መሪነት (173-182 ዓም) ተቋሙ ስለ ትምህርቱ ዝነኛ ሆነ። ፓንታይኖስ በክርስትና ከመጠመቁ በፊት፣ የግሪኮች «ስቶዊሲሲም» ፍልስፍና ተከታይ ሆኖ ነበር። ፓንታይኖስ የግሪክ ፍልስፍና ከክርስትና ርዕዮተ አለም ጋር እንዳዋሐደ ይታስባል። ቅሌምንጦስ ዘእስክንድርያ ከ182-194 ዓም በተቋሙ መሪነት ተከተለው። ብዙ አረመኔዎች በዚያን ጊዜ ለትምህርት ስለመጡ ከፍልስፍና መሠረት ጀምሮ የክርስትናን ትምህርት ያሳውቃቸው ነበር። በ194 ዓም የሮሜ መንግሥት ቄሣር በክርስቲያኖች ላይ ስላዘረጋው ማሳደድ፣ ቅሌምንጦስ ለጊዜው ከእስክንድርያ ሸሸ። እሱም የጻፋቻው ትልቅ መጻሕፍት ተርፈውልናል። የቅሌምንጦስ ተከታይ ኦሪገኔስ በመከራ ጊዜ ቢሆንም ተቋሙን በ195 ዓም ዳግመኛ አቆመ። ኦሪገኔስ ደግሞ ብሉይ ኪዳን በስድስት ትይዩ ዕብራይስጥና ግሪክኛ ትርጉሞች (ሄክሳፕላ) ያሳተመው እና ብዙ አንድምታ የጻፈው ዝነኛ መምህር ነው። በ373 ዓም በተካሄደው በቁስጥንጥንያ ጉባኤ፣ የጵጵሳት ቅድምንትነት ለሮሜ ፓፓ፣ ከርሱም ቀጥሎ ለአንጾኪያ ጳጳስ እንዲሰጥ የሚል ብያኔ ወረደ። ስለሆነም፣ የእስክንድርያ ጳጳስ የቀድሞ ቅድምትነቱን በማጣቱ ፣ በእስክንድርያ ከተማ ውስጥ ትልቅ ሁከት ደረሰ። በዚያም ጊዜ በተደረገው ጉዳት የማስተማርያ ተቋሙ ጠፋ። በ1885 ዓም በካይሮ የተመሠረተው የቅብጢ ስነ መለኮት መንፈሳዊ ተቋም ከጥንታዊው ተቋም ግንኙነት እንዳለው ይግባኝ ባይ ነው። ኦማኒዮስ - ፪ኛው የተቋሙ መሪና ፯ኛው እስክንድርያ ጳጳስ ማርቅያኖስ - ፫ኛው መሪና ፰ኛው ጳጳስ ዩሊአኑስ - ፲፩ኛው ጳጳስ አቴናጎራስ ዘአቴና - ለቄሳር ስለ ክርስትና አቤቱታ የጻፈው ነው። ሔራክላስ - ፯ኛው መሪና ፲፫ኛው ጳጳስ እስክንድሮስ ዘኢየሩሳሌም - የኢየሩሳሌም ቆሞስ ዲዮናሲዮስ - ፰ኛው መሪና ፲፬ኛው ጳጳስ ጤዎግኖስቶስ ዘእስክንድርያ - ፱ኛው መሪና የአንድምታ ጸሃፊ ፒየሪዮስ - ፲ኛው መሪና የአንድምታ ጸሐፊ አኪላስ - ፲፩ኛው መሪና ፲፰ኛው ጳጳስ ጴጥሮስ ተፍጻሜ ሰማዕት - ፲፪ኛው መሪና ፲፯ኛው ጳጳስ እለእስክንድሮስ 1ኛ - ፲፱ኛው ጳጳስ አትናቴዎስ ሐዋርያዊ - ፳ኛው ጳጳስ እና ጸሐፊ ጢሞቴዎስ 1ኛ - ፳፪ኛው ጳጳስ ቄርሎስ ዓምደ ሃይማኖት - ፳፬ኛው ጳጳስ እና ጸሐፊ ዲዮስቆሮስ 1ኛ - ፳፭ኛው ጳጳስ ግሬጎርዮስ ዘናዚያንዞስ - የቁስጥንጥንያ ጳጳስ ዲዲሞስ ዕውሩ - ፲፭ኛው መሪ እና ጸሐፊ"} {"id": "48540", "contents": "ታላቅ ፈረንጅ አጋዘን (Alces alces) በጣም ትልቅ የፈረንጅ አጋዘን ከሁሉም ትልቅ የሆነው ዝርያ ነው። እነዚህ እንስሳት በስሜን አሜሪካና በአውርስያ ይገኛሉ። የፈረንጅ አጋዘን በጣም ትልቅ ኃያል ቀንድ አለው፣ ይህም የተሠራው እንደ ጥርስ ነው እንጂ እንደ ቶራ ቀንዶች ከኬራቲን አይሠራም።"} {"id": "47106", "contents": "የቤት ዝንብ ወይም በሳይሳዊ ስሙ \"Musca domestica\" ሲነበብ ሙስካ ዶሞስቲካ   በንዑስ-ክፍለመደብ  \"Cyclorrhapha\" ዉስጥ የሚገኝ በራሪ ነፍሳት ነው። ምናልባትም ከመካከለኛው ምስራቅ በዝግመተ ለውጥ ወደ መላው አለም እንደተስፋፋ ይገመታል። በጣም የተለመደ የበራሪ ነፍሳት አይነት ነው። ጎልማሳ ዝንብ ጠቆር ያለ ግራጫ ሆኖ አራት ቀጥተኛ ጥቁር መስመር በደረቱ ያለው ፀጉራም ሰውነት ኖሮት አንድ ጥንድ ክንፍ አለው። ቀይ አይኖች አሏቸው። ሴቶቹ ግን ትንሽ ተልቀው አይኖቻቸውም መሃከል የበለጠ ክፍተት አለ። ጎልማሳ ዝንቦች ከ 8 - 12 ሚ.ሜ (0.3–0.5 ኢንች) ድረስ ያድጋሉ። ደረታቸው ግራጫ ወይም አንዳንዴ ጥቁር ሆኖ አራት ጥቁር ቀጥተኛ መስመር ከጀርባው አለው። ሙሉ ሰውነታቸው ፀጉር በመሰለ ነገር የተሽፈነ ነው። ሴት ዝንብ ከወንድ ዝንብ ትንሽ ትተልቃለች እንዲሁም በአይኖቿ መካከል የበለጠ ክፍተት አላት።  እጩ እንደሁኔታው  ከ 8 - 20 ሚ.ግ ይመዝናል።  ዝንቦች አንድ ጥንድ ክንፍ ብቻ አላቸው። 
^ Mandal, Fatik Baran (2015) (in en). Human Parasitology. PHI Learning Pvt. Ltd.. pp. 235. ISBN 9788120351158. https://books.google.com/books?id=ue_iCQAAQBAJ&lpg=PA235&dq=The%20females%20are%20slightly%20larger%20than%20the%20males,%20and%20have%20a%20much%20larger%20space%20between%20their%20red%20compound%20eyes.&pg=PA235#v=onepage&q=The%20females%20are%20slightly%20larger%20than%20the%20males,%20and%20have%20a%20much%20larger%20space%20between%20their%20red%20compound%20eyes.&f=false.  ^ Larraín, Patricia; Salas, Claudio;"} {"id": "45318", "contents": "ህንዲ (हिन्दी)) በህንዳዊ-አውሮፓዊ ቋንቋዎች ቤተሰብ በተለይ በሕንድ አገር የሚገኝ ቋንቋ ነው። በፓኪስታን ከሚገኘው ከኡርዱ ቋንቋ በድምጽ የማይለይ ሲሆን፣ የሚለያዩ በጽህፈት ነው። ኡርዱ የሚጻፈው በአረብኛ ፊደል ሲሆን ህንዲ ግን በዴቫናጋሪ ጽሕፈት ይጻፋል። እንዲያውም ኡርዱና ህንዲ አንድ ቋንቋ «ሂንዱስታኒ» ናቸው። የሂንዱስታኒ ታሪክ በሷዴሽ ዝርዝር የህንዲ ውክፔዲያ አለ!"} {"id": "50826", "contents": "ናቲኮ ፋርማሲ ሊሚትድ ገባሪ የመድኃኒት ንጥረ ነገሮችን የሚያመርቱ የህንድ የመድኃኒት ኩባንያ ነው። የሥራ ዋና መስኮች - ቫይረስን ለመዋጋት መድኃኒቶች ልማት (ሄፓታይተስ ሲን ጨምሮ) እና ካንሰርን። ናቲኮ ፋርማ በሕንድ ፣ በአሜሪካ ፣ በአውሮፓ እና በእስያ ይሠራል ፡፡ ንዑስ ክፍሎች የሚገኙት በሰሜን እና በላቲን አሜሪካ ፣ በእስያ-ፓሲፊክ ክልል ፣ በመካከለኛው ምስራቅ እና በደቡብ ምስራቅ እስያ ይገኛሉ ፡፡ ኩባንያው በመጀመሪያ ናኮኮ ጥሩ መድኃኒት ፋርማሲ ሊሚትድ ተብሎ ተጠርቷል ፡፡ ከሐምሌ 1992 ጀምሮ በይፋ የህዝብ ሆነች ፡፡ እ.ኤ.አ. በየካቲት ወር 1993 ናቲኮ ፋርማማ (NPL) ን ስሟ ቀይሮታል። የናቲኮ ፋርማሲ ሊሚትድ ምርት ከ 500 በላይ መድሃኒት እቃዎች ሲሆን በቴክኖሎጂ መስክ ለሚደረገው መሰረታዊ ምርምርና ትብብር ምስጋናም በመደበኛነት እየሰፋ ይገኛል ፡፡ ኩባንያው እንደ ሶፊስቡቪር ፣ ዳክላሳስቪር ፣ ሊራሚሚሚድ ፣ ኤንቴካቪር ፣ ዴፌራዚሮክስ ፣ ሊድፓስቪር ፣ ኢምታይቢቢን ፣ ቤንድመስትስቲን ፣ ቦቶዚምቢም ፣ ክሎራምቡላይ ፣ elልፓስቪቪ እና ሌሎችም የመሳሰሉትን መድኃኒቶች ያመርታል ፡፡ ኤን.ፒ.አር. ለሬባባክ እና ለፓርክ ዴቪስ የመድኃኒት አምራች ሲሆን ለዉጭ ልማት የሚውል ISO 9002 የተመሰከረ ኩባንያ ነው ፡፡ ናቲኮ ፋርማ ሊሚትድ ከ 20 በሚበልጡ አገራት ውስጥ የራሱን የምርት ስም የምዝገባ ሂደት ጀምሯል ፡፡ ወደ አሜሪካ ገበያው ለመግባት ኔፕል በአሜሪካ ውስጥ የናቲኮ ፋርማ ንዑስ ቡድን አቋቁሞ ከጃምሞ ክልል የምርምር ላብራቶሪ ፣ ሴሉላር እና ሞለኪውል ባዮሎጂ ለተስማሚ ፔቲidesides እና ለቆዳ ምርምር ማዕከል ማዕከላዊ ምርምር አካሂ enteredል ፡፡ ናታኮ ላቦራቶሪዎች ፣ ናቶኮ ፓራቴራክተሮች እና ካራቶሽ ፋርማሲዎች አንድ ትልቅ የንብረት መሠረት ለማምጣት እና የከፍተኛ ቴክኖሎጅ ችሎታን ለመጨመር ከጥቁር ባንዲራ ኩባንያ NPL ጋር ተቀላቅለዋል ፡፡ የተመዘገበው ጽህፈት ቤት ህንድ ውስጥ በሃይድራባድ ፣ በታይላናና ይገኛል ፡፡ መዝጋቢ - የአከራይ ካፒታል እና የኮርፖሬት ኢንቨስትመንት ፒ."} {"id": "49842", "contents": "መንኸፐሬ 3 ቱትሞስ በጥንታዊ ግብጽ የግብጽ አዲስ መንግሥትና የ18ኛው ሥርወ መንግሥት ፈርዖን ሲሆን ምናልባት 1466-1433 ዓክልበ. የገዛ ነበረ። የአባቱ 2 ቱትሞስ ቁባት ንግሥት ኢሰት ተባለች፣ እርሷም የ3 ቱትሞስ እናት ሆነች። የ፪ ቱትሞስ ተከታይ በይፋ ልጁ ፫ ቱትሞስ ሲሆን፣ እሱ ግን ገና የ 2 ዓመት ሕጻን ልጅ ሆኖ በ1487 ዓክልበ. የ፪ ቱትሞስ ሌላ ንግሥት ሃትሸፕሱት ባለሙሉ ሥልጣን እንደራሴው፣ በቅርብም ጊዜ ውስጥ በራስዋ መብት ፈርዖን ተባለች። በአንድ ጽላት ሃትሸፕሱት በየካቲት 10 ቀን፣ 22ኛ ዘመነ መንግሥትዋ (1466 ዓክልበ. ግ.) አረፈች የሚል ነው። ይህም መንኸፐሬ ፫ ቱትሞስ ፈርዖን የሆነበት ቀን ነበር፣ ሆኖም በተመሳሳይ እንደ 22ኛ ዘመነ መንግሥቱ ይቆጥሩት ነበር። ስለ፫ ቱትሞስ ዘመቻዎች የሚገልጹ ከዘመኑም የሆኑ በርካታ ምንጮች ተገኝተዋል። ግዛቱን ከናፓታ በደቡብ (የኩሽ መንግሥት መርዌ ዋና ከተማ) እስከ ኤፍራጥስ ወንዝ በስሜን ድረስ በ17 ዘመቻዎች አስፋፋው። በየካቲት 10 ቀን 1466 ዓክልበ."} {"id": "49878", "contents": "ኤስፈሃን የኢራን ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 1,961,260 ሆኖ ይገመታል (2008 ዓም)። ከ1041 እስከ 1192 ዓም የሰልጀክ መንግሥት ዋና ከተማ ተደረገ። እንደገና ከ1590 እስከ 1728 ዓም ድረስ የፋርስ ዋና ከተማ ነበረ።"} {"id": "49884", "contents": "፫ኛው ምዕተ ዓመት - የሰናዖር ሰዎች የኩኒፎርም አጻጻፍ እና የቁጥር ሥርዓት ፈጠሩ 2400 ዓክልብ - ትክክለኛ ዘመን አቆጣጠር በግብጽ ፪ኛው ምዕተ ዓመት አንድ-አምላክ አምልኮ በግብጽ ዞራስተር የሰው ልጅ ህይወት በሁለት ኃይሎች (ሰናይ እና እኩይ) መካከል የሚካሄድ ትግል ነው አለ። ፩ኛው ምዕተ ዓምት ፮-፭ኛው ክፍለ ዘመን - የብሉይ ኪዳን የመጀመሪያ አምስቱ መጻሕፍት በዕብራይስጥ ተጠናቀቁ 442 ዓክልብ - ኤምጶዴክለስ ሁሉም ነገር የተሰራው መሬት፣ ውሃ፣ አየር እና እሳት ከተባሉ ፬ ንጥረ ነገሮች ነው አለ 440 ዓክልብ - ዴሞክሪተስ የአቶምን ጽንሰ ሐሳብ አቀረበ ፬ኛው ክፍለ ዘመን - ዩክሊድ የጂኦሜትሪ መጽሐፉን ኤለመንትስ ጻፈ ፫ኛው ክፍለ ዘመን - ኤራጦስጤስ የምድርን ወገብ ርዝመት፤ እንዲሁም ከጸሐይ እና ከጨረቃ ያለውን ርቀት አሰላ።"} {"id": "49902", "contents": "ሻውሽታታር ከፓርሻታታር (ወይም ባራታርና) ቀጥሎ በሑራውያን ላይ የነገሡት የሚታኒ መሣፍንት ንጉሥ ነበር። ዘመኑ ምናልባት 1457-1417 ዓክልበ. ያሕል ነበር። በኑዚ በተገኘ ሰነድ፣ የሚታኒ ንጉሥ ፓርሻታታር ወይም ፓርሻታር ባረፈበት ዓመት እንደ ተጻፈ፣ ሻውሽታታርም እንደ ተከተለው ይላል። በብዙዎች አስተሳሰብ ይህ ፓርሻታር እና ባራታርና (ፓራታርና) አንድ ንጉሥ ነበሩ። ሌሎች ግን የተለያዩ ነገሥታት ነበሩና ባራታርና ከፓርሻታታር ቀደመው የሚሉ ናቸው። በሻውሽታታር መንግሥት ግዛት ውስጥ የሚከተሉት ነገሥታት ለርሱ ተገዥ ነበሩ፦ የአራፕኻ ንጉሥ ኢቅቲ-ተሹቡ፣ የሙኪሽ (አላላኽ) ንጉሥ ንቅመፓ፣ የኪዙዋትና ንጉሥ ሱናሱራ። በግብጽ ፈርዖን 3 ቱትሞስ ዘመቻዎች በተለይ በ1453 ዓክልበ. ከሐለብ ስሜን የሚታኒን ሥራዊት በአርዓና አሸነፈ። በ1446 ዓክልበ. ቱትሞስ ፫ የሚታኒ አምባዎች በቃዴስ ዙርያ አጠፋ። ከመቶ አመት በኋላ በሚታኒ የነገሠው ሻቲዋዛ ከኬጥያውያን መንግሥት ንጉሥ ሱፒሉሊዩማ ጋር ባደረገው ውል፣ ሻውሽታታር አሦርን ዘርፎ የአሦር ቤተመንግሥት ወርቃም በሮችን ወደ ሚታኒ ዋና ከተማ ዋሹካኒ ወሰዳቸው ይላል። ይህ ምናልባት 1 አሹር-ናዲን-አሔ የአሦር ንጉሥ ሲሆን (1441 ዓግልበ) ከዚያ እስከ 1366 ዓክልበ. ድረስ የአሦር ነገሥታት ደግሞ ለሚታኒ ግዛት ተገዥ ሆኑ። የቱትሞስ ተከታይ 2 አመንሆተፕ ደግሞ በሚታኒ ሥራዊት ላይ በሶርያ በ1433 እና በ1429 ዓክልበ. ይዘምት ነበር። በ1428 ዓክልበ. ግ. የኬጥያውያን ንጉሥ 1 ቱድሐሊያ ወርሮ ኪዙዋትናን እንደገና ከሚታኒ ያዘ። በ1427 ዓክልበ."} {"id": "49950", "contents": "'ትሮያ (ግሪክኛ፦ Τροία፣ Τροίας ወይም Ἴλιον፣ Ἴλιος /ኢሊዮን/ኢሊዮስ/፤ ኬጥኛ፦ ትሩዊሻ፣ ዊሉሻ) በጥንታዊ አናቶሊያ አሁንም ቱርክ አገር የነበረ ከተማና ፍርስራሽ ነው። በተለይ ከሆሜር «ኢሊያዳ»ና ከሌሎች ግጥሞችና ታሪኮች ይታወቃል። ዝነኛው የትሮያ ጦርነት ከግሪኮችና ትሮያኖች መካከል ምናልባት በ1192 ዓክልበ. አካባቢ እንደ ተከሠተ ይታስባል። አሁን ለሥነ ቅርስ ይታወቃል። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "49974", "contents": "አማርኛ የፊደል ገበታ ማንኛውንም በስልክ ወይም በቃል የሰሙትን የዓለም ቋንቋ በጽሑፍ በማስቀመጥ የእንግሊዝኛን ጎደሎ ይሸፍናል።የፊደል ገበታ ከሦሥት እስከ አንድ ዓመት ጠንቅቆ ከተጠና በኋላ ማንበብና መጻፍ ለዘላለም ሙሉ አንባቢና ጸሐፊ ያደርጋል።የአራተኛ ክፍል እና የስድስተኛ ተማሪዎቹን ጳውሎስ ኞኞንና ማሞ ውድነህን ለአብነት መጥቀስ ይችላል።"} {"id": "50004", "contents": "ቅየሳ የአንድን የመሬት ገጽ ወይም የግንባታ አካል አቀማጥ ለማወቅ የሚደረግ የልኬት ስራ ነው። የቅየሳ ስራ ለቅየሳ ስራ የሚውሉ እንደ ውሃ ልክ (level) ወይም ቴዎዶላይት ያሉ መሳሪያዎች በመጠቀም በሁለት የልኬት ቦታዎች መካከል ከልኬት ቦታው አንጻር የሚኖረውን የቦታ ልዮነት ለማወቅ የማእዘን (angle) ፣ የአግድም ቁመትና የሽቅብ ቁመት ልኬቶችን በመውሰድና የሂሳብ ስሌትን በመጠቀም የመሬት ገጽን ወይም የግንባታ አካልን አቀማመጥ የመወሰን ተግባር ነው። ከኮምፒውተር እውቀት ማደግ ጋር በተያያዘ አውቶማቲክ የሆኑ የኤሌክትሪክ ርቀት መለኪያዎች በመፈልሰፋቸው እንደ ቶታል ስቴሽን፣ ጂፒኤስ፣ የጨረር ዳሰሳ (laser scanning) የመሳሰሉ መሳሪያዎች ባህላዊ የሆኑ መሳሪያዎችን በመተካት ላይ ይገኛሉ። የመሬት ገጽ አቀማመጥና በመሬቱ ላይ ያሉ የግንባታ አካላትን ለማወቅ በቅየሳ የተሰበሰበ መረጃ አብዛኛውን ጊዜ ወደ ስእላዊ የመሬት ካርታ ይቀየራል። ይህ ስእላዊ የመሬት ካርታ የንድፍ ስራዎችን ለማከናወንና ለመገንባት ትልቅ እገዛ ያደርጋል። ምንም እንኳን ቅየሳ ራሱን የቻለ የሙያ ዘርፍ ቢሆንም፣ ሲቪል መሃንዲሶች መሰረታዊ የቅየሳ፣ የካርታ ስራ እንዲሁም የጂኦግራፊ መረጃ አሰባሰብ ስርዓት (geographic information systems) እውቀት አላቸው። የቅየሳ ባለሙያዎች ልኬቶችን ከመውሰድ በተጨማሪ፣ የባቡር ሃዲድ፣ የመንገድና የትቦ መስመሮችን አቅጣጫ የመዘርጋትና ሌሎች የግንባታ አካላት ትክክለኛ ቦታቸውን ይዘው እንዲገነቡ ከፍተኛ ድጋፍ ያደርጋሉ።"} {"id": "50052", "contents": ""} {"id": "50058", "contents": "ወደ ሮማውያን በአዲስ ኪዳን የመጀመሪያው መልዕክት ሲሆን ቅዱስ ጳውሎስ በቆሮንጦስ እያለ በ፶፮ - ፶፰ ዓ.ም. የጻፈው መልዕክት ነው ። ይህ ምዕራፍ ፬ ሲሆን በ፳፬ ንዑስ ክፍሎች ይከፈላል ። የሚያተኩረውም የአብርሃም እምነት ላይ ነው ። ቅዱስ ጳውሎስ ለሮማውያን መልዕክቱን የጻፈበት ምክኒያት አይሁዳውያንና ሮማውያን በሰላም አንድላይ በሮም ለብዙ ዘመን ሲኖሩ ቆይተው ክርስትና በተመሠረተበት ወቅት ፣ አይሁዳውያን ክርስቶስ እኛን ነው የመረጠን ለመንግሥቱ እናንተን አይደለም... ሲሊ ሮማውያን ደግሞ እናንተ ሰቀላችሁት እንጂ ምን አረጋቹህለት... እየተባባሉ እርስበርሳቸው ጥል ስለፈጠሩ እነሱን ለማስታረቅ ጻፈው ። ቁጥር ፲፪ - ፳፫ በግርም ሁኔታ ያብራራዋል ። ወደ ሮማውያን ምዕራፍ ፬ 1፤እንግዲህ፡በሥጋ፡አባታችን፡የኾነ፡አብርሃም፡ምን፡አገኘ፡እንላለን፧ 2፤አብርሃም፡በሥራ፡ጸድቆ፡ቢኾን፡የሚመካበት፡አለውና፥ነገር፡ግን፥በእግዚአብሔር፡ዘንድ፡አይደለም። 3፤መጽሐፍስ፡ምን፡አለ፧አብርሃምም፡እግዚአብሔርን፡አመነ፡ጽድቅም፡ኾኖ፡ተቈጠረለት። 4፤ለሚሠራ፡ደመ፡ወዝ፡እንደ፡ዕዳ፡ነው፡እንጂ፡እንደ፡ጸጋ፡አይቈጠርለትም፤ 5፤ነገር፡ግን፥ለማይሠራ፥ኀጢአተኛውንም፡በሚያጸድቅ፡ለሚያምን፡ሰው፡እምነቱ፡ጽድቅ፡ኾኖ፡ ይቈጠርለታል። 6፤እንደዚህ፡ዳዊት፡ደግሞ፡እግዚአብሔር፡ያለሥራ፡ጽድቅን፡ስለሚቈጥርለት፡ስለ፡ሰው፡ብፅዕና፡ይናገራል፡ እንዲህ፡ሲል፦ 7፤ዐመፃቸው፡የተሰረየላቸው፡ኀጢአታቸውም፡የተከደነላቸው፡ብፁዓን፡ናቸው፤ 8፤ጌታ፡ኀጢአቱን፡የማይቈጥርበት፡ሰው፡ብፁዕ፡ነው። 9፤እንግዲህ፡ይህ፡ብፅዕና፡ስለ፡መገረዝ፡ተነገረ፧ወይስ፡ደግሞ፡ስላለመገረዝ፧እምነቱ፡ለአብርሃም፡ጽድቅ፡ ኾኖ፡ተቈጠረለት፡እንላለንና። 10፤እንዴት፡ተቈጠረለት፧ተገርዞ፡ሳለ፡ነውን፧ወይስ፡ሳይገረዝ፧ተገርዞስ፡አይደለም፥ሳይገረዝ፡ነበር፡ እንጂ። 11፤ሳይገረዝም፡በነበረው፡እምነት፡ያገኘው፡የጽድቅ፡ማኅተም፡የኾነ፡የመገረዝን፡ምልክት፡ተቀበለ፤ይህም፡ እነርሱ፡ደግሞ፡ጻድቃን፡ኾነው፡ይቈጠሩ፡ዘንድ፡ሳይገረዙ፡ለሚያምኑ፡ዅሉ፡አባት፡እንዲኾን፡ነው፥ 12፤ለተገረዙትም፡አባት፡እንዲኾን፡ነው፤ይኸውም፡ለተገረዙት፡ብቻ፡አይደለም፥ነገር፡ግን፥አባታችን፡ አብርሃም፡ሳይገረዝ፡የነበረውን፡የእምነቱን፡ፍለጋ፡ደግሞ፡ለሚከተሉ፡ነው። 13፤የዓለምም፡ወራሽ፡እንዲኾን፡ለአብርሃምና፡ለዘሩ፡የተሰጠው፡የተስፋ፡ቃል፡በእምነት፡ጽድቅ፡ነው፡እንጂ፡ በሕግ፡አይደለም። 14፤ከሕግ፡የኾኑትስ፡ወራሾች፡ከኾኑ፡እምነት፡ከንቱ፡ኾኗል፡የተስፋውም፡ቃል፡ተሽሯል፤ 15፤ሕጉ፡መቅሠፍትን፡ያደርጋልና፤ነገር፡ግን፥ሕግ፡በሌለበት፡መተላለፍ፡የለም። 16-17፤ስለዚህ፥ከሕግ፡ብቻ፡ሳይኾን፥ከአብርሃም፡እምነት፡ደግሞ፡ለኾነ፣ለዘሩ፡ዅሉ፥የተስፋው፡ቃል፡ እንዲጸና፡እንደ፡ጸጋ፡ይኾን፡ዘንድ፥በእምነት፡ነው፤ርሱም፦ለብዙ፡አሕዛብ፡አባት፡አደረግኹኽ፡ተብሎ፡ እንደ፡ተጻፈ፥ለሙታን፡ሕይወት፡በሚሰጥ፡የሌለውንም፡እንዳለ፡አድርጎ፡በሚጠራ፡ባመነበት፡በአምላክ፡ፊት፡ የዅላችን፡አባት፡ነው። 18፤ዘርኽ፡እንዲሁ፡ሊኾን፡ነው፡እንደ፡ተባለ፥ተስፋ፡ባልኾነው፡ጊዜ፡የብዙ፡አሕዛብ፡አባት፡እንዲኾን፡ ተስፋ፡ይዞ፡አመነ። 19፤የመቶ፡ዓመትም፡ሽማግሌ፡ስለ፡ኾነ፡እንደ፡ምውት፡የኾነውን፡የራሱን፡ሥጋና፡የሳራ፡ማሕፀን፡ምውት፡ መኾኑን፡በእምነቱ፡ሳይደክም፡ተመለከተ፤ 20-21፤ለእግዚአብሔርም፡ክብር፡እየሰጠ፥የሰጠውንም፡ተስፋ፡ደግሞ፡ሊፈጽም፡እንዲችል፡አጥብቆ፡ እየተረዳ፥በእምነት፡በረታ፡እንጂ፡ባለማመን፡ምክንያት፡በእግዚአብሔር፡ተስፋ፡ቃል፡አልተጠራጠረም። 22፤ስለዚህ፡ደግሞ፥ጽድቅ፡ኾኖ፡ተቈጠረለት። 23፤ነገር፡ግን፦ተቈጠረለት፡የሚለው፡ቃል፡ስለ፡ርሱ፡ብቻ፡የተጻፈ፡አይደለም፥ስለ፡እኛም፡ነው፡እንጂ፤ 24-25፤ስለ፡በደላችን፡ዐልፎ፡የተሰጠውን፥እኛን፡ስለ፡ማጽደቅም፡የተነሣውን፥ጌታችንን፣ኢየሱስን፡ ከሙታን፡ባስነሣው፡ለምናምን፡ለእኛ፡ይቈጠርልን፡ዘንድ፡አለው።"} {"id": "50076", "contents": "ወደ ሮማውያን በአዲስ ኪዳን የመጀመሪያው መልዕክት ሲሆን ቅዱስ ጳውሎስ በቆሮንጦስ እያለ በ፶፮ - ፶፰ ዓ.ም. የጻፈው መልዕክት ነው ። ይህ ምዕራፍ ፭ ሲሆን በ፳፩ ንዑስ ክፍሎች ይከፈላል ። ቅዱስ ጳውሎስ ለሮማውያን መልዕክቱን የጻፈበት ምክኒያት አይሁዳውያንና ሮማውያን በሰላም አንድላይ በሮም ለብዙ ዘመን ሲኖሩ ቆይተው ክርስትና በተመሠረተበት ወቅት ፣ አይሁዳውያን ክርስቶስ እኛን ነው የመረጠን ለመንግሥቱ እናንተን አይደለም... ሲሊ ሮማውያን ደግሞ እናንተ ሰቀላችሁት እንጂ ምን አረጋቹህለት... እየተባባሉ እርስበርሳቸው ጥል ስለፈጠሩ እነሱን ለማስታረቅ ጻፈው ። እግዚአብሔር ለሰው ያለውን እውነተኛ ፍቅር ያሳያል ። 8፤ነገር፡ግን፥ገና፡ኀጢአተኛዎች፡ሳለን፡ክርስቶስ፡ስለ፡እኛ፡ሞቷልና፥እግዚአብሔር፡ለእኛ፡ያለውን፡ የራሱን፡ፍቅር፡ያስረዳል። የክርስቶስ ፪ኛ አዳምነቱን ያሳውቃል እንዲህ ብሎ፣ 14፤ነገር፡ግን፥በአዳም፡መተላለፍ፡ምሳሌ፡ኀጢአትን፡ባልሠሩት፡ላይ፡እንኳ፥ከአዳም፡ዠምሮ፡እስከ፡ሙሴ፡ድረስ፡ሞት፡ነገሠ፤አዳም፡ይመጣ፡ዘንድ፡ላለው፡ለርሱ፡አምሳሉ፡ነውና። 19፤በአንዱ፡ሰው፡አለመታዘዝ፡ብዙዎች፡ኀጢአተኛዎች፡እንደ፡ኾኑ፥እንዲሁ፡ደግሞ፡በአንዱ፡መታዘዝ፡ ብዙዎች፡ጻድቃን፡ይኾናሉ። የጳውሎስ፡ መልእክት ወደ ሮማውያን ምዕራፍ ፭ 1፤እንግዲህ፡በእምነት፡ከጸደቅን፡በእግዚአብሔር፡ዘንድ፡በጌታችን፡በኢየሱስ፡ክርስቶስ፡ሰላምን፡እንያዝ፤ 2፤በርሱም፡ደግሞ፡ወደቆምንበት፡ወደዚህ፡ጸጋ፡በእምነት፡መግባትን፡አግኝተናል፤በእግዚአብሔር፡ክብርም፡ ተስፋ፡እንመካለን። 3-4፤ይህም፡ብቻ፡አይደለም፥ነገር፡ግን፥መከራ፡ትዕግሥትን፡እንዲያደርግ፥ትዕግሥትም፡ፈተናን፡ፈተናም፡ ተስፋን፡እንዲያደርግ፡እያወቅን፥በመከራችን፡ደግሞ፡እንመካለን፤ 5፤በተሰጠንም፡በመንፈስ፡ቅዱስ፡የእግዚአብሔር፡ፍቅር፡በልባችን፡ስለ፡ፈሰሰ፥ተስፋ፡አያሳፍርም። 6፤ገና፡ደካማዎች፡ሳለን፡ክርስቶስ፡ዘመኑ፡ሲደርስ፡ስለ፡ኀጢአተኛዎች፡ሞቷልና። 7፤ስለ፡ጻድቅ፡የሚሞት፡በጭንቅ፡ይገኛልና፤ስለ፡ቸር፡ሰው፡ግን፡ሊሞት፡እንኳ፡የሚደፍር፡ምናልባት፡ ይገኝ፡ይኾናል። 8፤ነገር፡ግን፥ገና፡ኀጢአተኛዎች፡ሳለን፡ክርስቶስ፡ስለ፡እኛ፡ሞቷልና፥እግዚአብሔር፡ለእኛ፡ያለውን፡ የራሱን፡ፍቅር፡ያስረዳል። 9፤ይልቁንስ፡እንግዲህ፡አኹን፡በደሙ፡ከጸደቅን፡በርሱ፡ከቍጣው፡እንድናለን። 10፤ጠላቶች፡ሳለን፡ከእግዚአብሔር፡ጋራ፡በልጁ፡ሞት፡ከታረቅን፥ይልቁንም፡ከታረቅን፡በዃላ፡በሕይወቱ፡ እንድናለን፤ 11፤ይህም፡ብቻ፡አይደለም፥ነገር፡ግን፥አኹን፡መታረቁን፡ባገኘንበት፡በጌታችን፡በኢየሱስ፡ክርስቶስ፡በኩል፡ በእግዚአብሔር፡ደግሞ፡እንመካለን። 12፤ስለዚህ፡ምክንያት፥ኀጢአት፡ባንድ፡ሰው፡ወደ፡ዓለም፡ገባ፥በኀጢአትም፡ሞት፤እንደዚሁም፡ዅሉ፡ ኀጢአትን፡ስላደረጉ፡ሞት፡ለሰው፡ዅሉ፡ደረሰ፤13፤ሕግ፡እስከ፡መጣ፡ድረስ፡ኀጢአት፡በዓለም፡ነበረና፥ነገር፡ግን፥ሕግ፡በሌለበት፡ጊዜ፡ኀጢአት፡ አይቈጠርም፤ 14፤ነገር፡ግን፥በአዳም፡መተላለፍ፡ምሳሌ፡ኀጢአትን፡ባልሠሩት፡ላይ፡እንኳ፥ከአዳም፡ዠምሮ፡እስከ፡ሙሴ፡ድረስ፡ሞት፡ነገሠ፤አዳም፡ይመጣ፡ዘንድ፡ላለው፡ለርሱ፡አምሳሉ፡ነውና። 15፤ነገር፡ግን፥ስጦታው፡እንደ፡በደሉ፡መጠን፡እንደዚያው፡አይደለም፤ባንድ፡ሰው፡በደል፡ብዙዎቹ፡ ሞተዋልና፥ነገር፡ግን፥የእግዚአብሔር፡ጸጋና፡ባንድ፡ሰው፡በኢየሱስ፡ክርስቶስ፡ጸጋ፡የኾነው፡ስጦታ፡ከዚያ፡ይልቅ፡ለብዙዎች፡በዛ። 16፤አንድ፡ሰውም፡ኀጢአትን፡በማድረጉ፡እንደኾነው፡መጠን፡እንደዚያው፡ስጦታው፡አይደለም፤ፍርድ፡ ካንድ፡ሰው፡ለኵነኔ፡መጥቷልና፥ስጦታው፡ግን፡በብዙ፡በደል፡ለማጽደቅ፡መጣ። 17፤በአንዱም፡በደል፡ሞት፡በአንዱ፡በኩል፡ከነገሠ፥ይልቁን፡የጸጋን፡ብዛትና፡የጽድቅን፡ስጦታ፡ብዛት፡ የሚቀበሉ፡በአንዱ፡በኢየሱስ፡ክርስቶስ፡በኩል፡በሕይወት፡ይነግሣሉ። 18፤እንግዲህ፡ባንድ፡በደል፡ምክንያት፡ፍርድ፡ለኵነኔ፡ወደ፡ሰው፡ዅሉ፡እንደ፡መጣ፥እንዲሁም፡ባንድ፡ጽድቅ፡ምክንያት፡ስጦታው፡ሕይወትን፡ለማጽደቅ፡ወደ፡ሰው፡ዅሉ፡መጣ። 19፤በአንዱ፡ሰው፡አለመታዘዝ፡ብዙዎች፡ኀጢአተኛዎች፡እንደ፡ኾኑ፥እንዲሁ፡ደግሞ፡በአንዱ፡መታዘዝ፡ ብዙዎች፡ጻድቃን፡ይኾናሉ። 20-21፤በደልም፡እንዲበዛ፡ሕግ፡ጭምር፡ገባ፤ዳሩ፡ግን፡ኀጢአት፡በበዛበት፥ኀጢአት፡በሞት፡እንደ፡ ነገሠ፥እንዲሁ፡ደግሞ፡ጸጋ፡ከጌታችን፡ከኢየሱስ፡ክርስቶስ፡የተነሣ፡በጽድቅ፡ምክንያት፡ለዘለዓለም፡ሕይወት፡ ይነግሥ፡ዘንድ፥ጸጋ፡ከመጠን፡ይልቅ፡በለጠ።"} {"id": "50094", "contents": "አገና የደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልልና የጉራጌ ዞን ከተማ ነው። የእዣ ወረዳ መቀመጫ ነው።"} {"id": "50118", "contents": ""} {"id": "50172", "contents": "ወደ ሮማውያን በአዲስ ኪዳን የመጀመሪያው መልዕክት ሲሆን ቅዱስ ጳውሎስ በቆሮንጦስ እያለ በ፶ ዎቹ ዓ.ም. የጻፈው መልዕክት ነው ። ይህ ምዕራፍ ፲፫ ሲሆን በ፲፬ ንዑስ ክፍሎች ይከፈላል ። ጳውሎስ በዚህ መልዕክቱ በተለይ (ቁ ፩ - ፯)፣ ማዘዝና መታዘዝ ፣ በመንፈሳዊ መንገድ ዓላማውንና ትርጉሙን ያስረዳል ። እንደምናውቀው ግን ብዙ መንግሥታት ይህን መልክት ለራሳቸው እንዲመች አርገው ተርጉመው በሕገመንግሥታቸው ውስጥ አስገብተው ተጠቅመውበታል ። ቅዱስ ጳውሎስ ለሮማውያን መልዕክቱን የጻፈበት ምክኒያት አይሁዳውያንና ሮማውያን በሰላም አንድላይ በሮም ለብዙ ዘመን ሲኖሩ ቆይተው ክርስትና በተመሠረተበት ወቅት ፣ አይሁዳውያን ክርስቶስ እኛን ነው የመረጠን ለመንግሥቱ እናንተን አይደለም... ሲሊ ሮማውያን ደግሞ እናንተ ሰቀላችሁት እንጂ ምን አረጋቹህለት... እየተባባሉ እርስበርሳቸው ጥል ስለፈጠሩ እነሱን ለማስታረቅ ጻፈው ። የጳውሎስ መልዕክት ወደ ሮማውያን ምዕራፍ ፲፫ 1፤ነፍስ፡ዅሉ፡በበላይ፡ላሉት፡ባለሥልጣኖች፡ይገዛ።ከእግዚአብሔር፡ካልተገኘ፡በቀር፡ሥልጣን፡ የለምና፤ያሉትም፡ባለሥልጣኖች፡በእግዚአብሔር፡የተሾሙ፡ናቸው። 2፤ስለዚህ፥ባለሥልጣንን፡የሚቃወም፡የእግዚአብሔርን፡ሥርዐት፡ይቃወማል፤የሚቃወሙትም፡በራሳቸው፡ላይ፡ ፍርድን፡ይቀበላሉ። 3፤ገዢዎች፡ለክፉ፡አድራጊዎች፡እንጂ፥መልካም፡ለሚያደርጉ፡የሚያስፈሩ፡አይደሉምና።ባለሥልጣንን፡እንዳትፈራ፡ትወዳለኽን፧መልካሙን፡አድርግ፡ከርሱም፡ምስጋና፡ይኾንልኻል፤ 4፤ለመልካም፡ነገር፡ለአንተ፡የእግዚአብሔር፡አገልጋይ፡ነውና።በከንቱ፡ግን፡ሰይፍ፡አይታጠቅምና፡ክፉ፡ ብታደርግ፡ፍራ፤ቍጣውን፡ለማሳየት፡ክፉ፡አድራጊውን፡የሚበቀል፡የእግዚአብሔር፡አገልጋይ፡ነውና። 5፤ስለዚህ፥ስለ፡ቍጣው፡ብቻ፡አይደለም፥ነገር፡ግን፥ስለ፡ኅሊና፡ደግሞ፡መገዛት፡ግድ፡ነው። 6፤ስለዚህ፡ደግሞ፥ትገብራላችኹና፤በዚህ፡ነገር፡የሚተጉ፡የእግዚአብሔር፡አገልጋዮች፡ናቸውና። 7፤ለዅሉ፡የሚገ፟ባ፟ውን፡አስረክቡ፤ግብር፡ለሚገ፟ባ፟ው፡ግብርን፥ቀረጥ፡ለሚገ፟ባ፟ው፡ቀረጥን፥መፈራት፡ ለሚገ፟ባ፟ው፡መፈራትን፥ክብር፡ለሚገ፟ባ፟ው፡ክብርን፡ስጡ። 8፤ርስ፡በርሳችኹ፡ከመዋደድ፡በቀር፡ለማንም፡ዕዳ፡አይኑርባችኹ፥ሌላውን፡የሚወድ፡ሕግን፡ፈጽሞታልና። 9፤አታመንዝር፥አትግደል፥አትስረቅ፥በውሸት፡አትመስክር፥አትመኝ፡የሚለው፡ከሌላዪቱ፡ትእዛዝ፡ዅሉ፡ ጋራ፡በዚህ፦ባልንጀራኽን፡እንደ፡ነፍስኽ፡ውደድ፡በሚለው፡ቃል፡ተጠቅሏ፟ል። 10፤ፍቅር፡ለባልንጀራው፡ክፉ፡አያደርግም፤ስለዚህ፥ፍቅር፡የሕግ፡ፍጻሜ፡ነው። 11፤ከእንቅልፍ፡የምትነሡበት፡ሰዓት፡አኹን፡እንደ፡ደረሰ፡ዘመኑን፡ዕወቁ፤ካመን፟በ፟ት፡ጊዜ፡ይልቅ፡መዳናችን፡ ዛሬ፡ወደ፡እኛ፡ቀርቧልና። 12፤ሌሊቱ፡ዐልፏል፥ቀኑም፡ቀርቧል።እንግዲህ፡የጨለማውን፡ሥራ፡አውጥተን፡የብርሃንን፡ጋሻ፡ጦር፡ እንልበስ። 13፤በቀን፡እንደምንኾን፡በአገባብ፡እንመላለስ፤በዘፈንና፡በስካር፡አይኹን፥በዝሙትና፡በመዳራት፡ አይኹን፥በክርክርና፡በቅናት፡አይኹን፤ 14፤ነገር፡ግን፥ጌታን፡ኢየሱስ፡ክርስቶስን፡ልበሱት፤ምኞቱንም፡እንዲፈጽም፡ለሥጋ፡አታስቡ። ቁጥር ፩ - ፯ ቁጥር ፱ ቁጥር ፲፩ - ፲፬ በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ Bible የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ።"} {"id": "50178", "contents": "መዝሙረ ዳዊት"} {"id": "50232", "contents": "ወደ ሮማውያን በአዲስ ኪዳን የመጀመሪያው መልዕክት ሲሆን ቅዱስ ጳውሎስ በቆሮንጦስ እያለ በ፶ ዎቹ ዓ.ም. የጻፈው መልዕክት ነው ። ይህ ምዕራፍ ፲፭ ሲሆን በ፴፫ ንዑስ ክፍሎች ይከፈላል ። ጳውሎስ በዚህ መልዕክቱ በምዕራፍ ፲፬ ያለውን መልክት በመቀጠል የእግዚአብሔርን ቃል እንደ ምግብ በየዕለቱ መቀለብ በመንፈስ ቅዱስ መሞላትንና በእምነት ጠንካራ እደሚያደርግ ያስተምራል። ቅዱስ ጳውሎስ ለሮማውያን መልዕክቱን የጻፈበት ምክኒያት አይሁዳውያንና ሮማውያን በሰላም አንድላይ በሮም ለብዙ ዘመን ሲኖሩ ቆይተው ክርስትና በተመሠረተበት ወቅት ፣ አይሁዳውያን ክርስቶስ እኛን ነው የመረጠን ለመንግሥቱ እናንተን አይደለም... ሲሊ ሮማውያን ደግሞ እናንተ ሰቀላችሁት እንጂ ምን አረጋቹህለት... እየተባባሉ እርስበርሳቸው ጥል ስለፈጠሩ እነሱን ለማስታረቅ ጻፈው ። የጳውሎስ መልዕክት ወደ ሮማውያን ምዕራፍ ፲፭ 1፤እኛም፡ኀይለኛዎች፡የኾን፟፡የደካማዎችን፡ድካም፡እንድንሸከም፡ራሳችንንም፡ደስ፡እንዳናሠኝ፡ይገ፟ባ፟ናል። 2፤እያንዳንዳችን፡እንድናንጸው፡ርሱን፡ለመጥቀም፡ባልንጀራችንን፡ደስ፡እናሠኝ። 3፤ክርስቶስ፡ራሱን፡ደስ፡አላሠኘምና፤ነገር፡ግን፦አንተን፡የነቀፉበት፡ነቀፋ፡ወደቀብኝ፡ተብሎ፡እንደ፡ ተጻፈ፡ኾነበት። 4፤በመጽናትና፡መጻሕፍት፡በሚሰጡት፡መጽናናት፡ተስፋ፡ይኾንልን፡ዘንድ፡አስቀድሞ፡የተጻፈው፡ዅሉ፡ለትምህርታችን፡ተጽፏልና። 5-6፤ባንድ፡ልብ፡ኾናችኹ፡ባንድ፡አፍ፡እግዚአብሔርን፥ርሱም፡የጌታችን፡የኢየሱስ፡ክርስቶስ፡ አባት፥ታከብሩ፡ዘንድ፥የትዕግሥትና፡የመጽናናት፡አምላክ፡እንደክርስቶስ፡ኢየሱስ፡ፈቃድ፡ርስ፡በርሳችኹ፡ ባንድ፡ዐሳብ፡መኾንን፡ይስጣችኹ። 7፤ስለዚህ፥ክርስቶስ፡ለእግዚአብሔር፡ክብር፡እንደ፡ተቀበላችኹ፡እንዲሁ፡ርስ፡በርሳችኹ፡ተቀባበሉ። 8-9፤ለአባቶች፡የተሰጠውን፡የተስፋ፡ቃል፡ያጸና፡ዘንድ፡ደግሞም፦ስለዚህ፡በአሕዛብ፡መካከል፡ አመሰግንኻለኹ፡ለስምኽም፡እዘምራለኹ፡ተብሎ፡እንደ፡ተጻፈ፥አሕዛብ፡ስለ፡ምሕረቱ፡እግዚአብሔርን፡ ያከብሩ፡ዘንድ፥ክርስቶስ፡ስለእግዚአብሔር፡እውነት፡የመገረዝ፡አገልጋይ፡ኾነ፡እላለኹ። 10፤ደግሞም፦አሕዛብ፡ሆይ፥ከሕዝቡ፡ጋራ፡ደስ፡ይበላችኹ፡ይላል። 11፤ደግሞም፦እናንተ፡አሕዛብ፡ዅላችኹ፥ጌታን፡አመስግኑ፡ሕዝቦቹም፡ዅሉ፡ይወድሱት፡ይላል። 12፤ደግሞም፡ኢሳይያስ፦የእሴይ፡ሥር፡አሕዛብንም፡ሊገዛ፡የሚነሣው፡ይኾናል፤በርሱ፡አሕዛብ፡ተስፋ፡ ያደርጋሉ፡ይላል። 13፤የተስፋ፡አምላክም፡በመንፈስ፡ቅዱስ፡ኀይል፡በተስፋ፡እንድትበዙ፡በማመናችኹ፡ደስታንና፡ሰላምን፡ዅሉ፡ ይሙላባችኹ። 14፤እኔም፡ራሴ፡ደግሞ፥ወንድሞቼ፡ሆይ፥በበጎነት፡ራሳችኹ፡እንደ፡ተሞላችኹ፥ዕውቀትም፡ዅሉ፡እንደ፡ ሞላባችኹ፥ርስ፡በርሳችኹም፡ደግሞ፡ልትገሠጹ፡እንዲቻላችኹ፡ስለ፡እናንተ፡ተረድቻለኹ። 15-16፤ነገር፡ግን፥አሕዛብ፡በመንፈስ፡ቅዱስ፡ተቀድሰው፡የተወደደ፡መሥዋዕት፡ሊኾኑ፥ለእግዚአብሔር፡ ወንጌል፡እንደ፡ካህን፡እያገለገልኹ፥ለአሕዛብ፡የክርስቶስ፡ኢየሱስ፡አገልጋይ፡እኾን፡ዘንድ፡ከእግዚአብሔር፡በተሰጠኝ፡ጸጋ፡ምክንያት፡ተመልሼ፡ላሳስባችኹ፡ብዬ፡በአንዳንድ፡ቦታ፡በድፍረት፡ጻፍኹላችኹ። 17፤እንግዲህ፡ከእግዚአብሔር፡ዘንድ፡በሚኾን፡ነገር፡በክርስቶስ፡ኢየሱስ፡ትምክሕት፡አለኝ። 18-19፤አሕዛብ፡እንዲታዘዙ፡ክርስቶስ፡በቃልና፡በሥራ፥በምልክትና፡በድንቅ፡ነገር፡ኀይል፥በመንፈስ፡ ቅዱስም፡ኀይል፡በእኔ፡አድርጎ፡ከሠራው፡በቀር፡ምንም፡ልናገር፡አልደፍርም፤ስለዚህ፥ከኢየሩሳሌም፡ዠምሬ፡ እስከ፡እልዋሪቆን፡ድረስ፡እየዞርኹ፡የክርስቶስን፡ወንጌል፡ፈጽሜ፤ሰብኬያለኹ። 20፤እንዲሁም፡በሌላው፡ሰው፡መሠረት፡ላይ፡እንዳልሠራ፡የክርስቶስ፡ስም፡በተጠራበት፡ስፍራ፡ሳይኾን፡ ወንጌልን፡ለመስበክ፡ተጣጣርኹ፤ 21፤ነገር፡ግን፦ስለ፡ርሱ፡ያልተወራላቸው፡ያያሉ፥ያልሰሙም፡ያስተውላሉ፡ተብሎ፡እንደ፡ተጻፈ፡ነው። 22፤ስለዚህ፡ደግሞ፡ወደ፡እናንተ፡እንዳልመጣ፡ብዙ፡ጊዜ፡ተከለከልኹ። 23፤አኹን፡ግን፡በዚህ፡አገር፡ስፍራ፡ወደ፡ፊት፡ስለሌለኝ፥ከብዙ፡ዓመትም፡ዠምሬ፡ወደ፡እናንተ፡ልመጣ፡ ናፍቆት፡ስለ፡አለኝ፥ 24፤ወደ፡እስጳንያ፡በኼድኹ፡ጊዜ፡ሳልፍ፡እናንተን፡እንዳይ፥አስቀድሜም፡ጥቂት፡ብጠግባችኹ፡ወደዚያ፡ በጕዞዬ፡እንድትረዱኝ፡ተስፋ፡አደርጋለኹ። 25፤አኹን፡ግን፡ቅዱሳንን፡ለማገልገል፡ወደ፡ኢየሩሳሌም፡እኼዳለኹ። 26፤መቄዶንያና፡አካይያ፡በኢየሩሳሌም፡ቅዱሳን፡መካከል፡ያሉትን፡ድኻዎች፡ይረዱ፡ዘንድ፡ወደዋልና። 27፤ወደዋልና፥የእነርሱም፡ባለዕዳዎች፡ናቸው፤አሕዛብ፡በእነርሱ፡መንፈሳዊ፡ነገርን፡ተካፋዮች፡ከኾኑ፡ በሥጋዊ፡ነገር፡ደግሞ፡ያገለግሏቸው፡ዘንድ፡ይገ፟ባ፟ቸዋልና። 28፤እንግዲህ፡ይህን፡ፈጽሜ፡ይህን፡ፍሬ፡ካተምኹላቸው፡በዃላ፡በእናንተ፡በኩል፡ዐልፌ፡ወደ፡እስጳንያ፡ እኼዳለኹ፤ 29፤ወደ፡እናንተም፡ስመጣ፡በክርስቶስ፡በረከት፡ሙላት፡እንድመጣ፡ዐውቃለኹ። 30፤ወንድሞች፡ሆይ፥ስለ፡እኔ፡ወደ፡እግዚአብሔር፡እየጸለያችኹ፡ከእኔ፡ጋራ፡ትጋደሉ፡ዘንድ፡በጌታችን፡ በኢየሱስ፡ክርስቶስና፡በመንፈስ፡ፍቅር፡እለምናችዃለኹ፤ 31-32፤በእግዚአብሔር፡ፈቃድ፡በደስታ፡ወደ፡እናንተ፡መጥቼ፡ከእናንተ፡ጋራ፡እንዳርፍ፥በይሁዳ፡ካሉት፡ ከማይታዘዙ፡እድን፡ዘንድ፥ለኢየሩሳሌምም፡ያለኝ፡አገልግሎቴ፡ቅዱሳንን፡ደስ፡የሚያሠኝ፡ይኾን፡ዘንድ፡ ጸልዩ። 33፤የሰላምም፡አምላክ፡ከኹላችኹ፡ጋራ፡ይኹን፤አሜን።"} {"id": "50268", "contents": "ከተማዋ የተቆረቆረችዉ በ1747 ዓ/ም በልዕልተ ወለተ እስራኤል እንደሆነ ይነገራል፡፡ ልዕልተ ወለተ እስራኤል የጎንደር ንግስት የነበሩት የእቴጌ ምንትዋብ ልጅ ሲሆኑ ለጎጃሙ ባላባት ለደጅ አዝማች ዮሴዴቅ አቤዴብ ተድረዉ ከጎንደር ወደ ጎጃም መጡ፡፡ልዕልቲቱ ቤተክርስትያን ማሰራት ትወድ ስለነበርና ራዕይ ስላየች የሞጣ ደብረገነት ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስትያንን እንዲመሰረት እንዳደረገች አባቶች ይናገራሉ፡፡ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስትያንን የተከለችበትን ምክንያትም አባቶች ሲገልጹ ልዕልቲቱ በራዕይ \"ቅዱስ ጊዮርጊስን ካስደበርሽ ከተማዋ ታድጋለች የአንች ህይወት ግን ያልፋል ነገርግን መድሃኔዓለምን ቤተክርስትያንን ካስደበርሽ የአንች እድሜ ይረዝማል ከተማዋ ግን አታድግም\" የሚል ራዕይ አይታ ስለነበር ከተማዋ ብታድግና የኔ ህይወት ቢያልፍ ይሻላል በማለት የቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስትያንን እንደደበረች አባቶች ይናገራሉ፡፡ የሞጣ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተ ክርስትያን በምስራቅ ጎጃም ዞን በሞጣ ከተማ አስተዳደር ዉስጥ ይገኛል፡፡ቤተ ክርስትያኑ በ1747 ዓ/ም በልዕልተ ወለተ እስራኤል እንደተደበረ የሃይማኖት አባቶች ይናገራሉ፡፡ቤተክርስትያኑ እንደ አብዛኛዉ የጥንት አብያተ ክርስትያናት አሠራር ክብ ሆኖ የተሠራ ባለግርማ ሞገስ ቤተክርስትያን ሲሆን ጥንታዊ የቅርስ ይዘቱን ሳይለቅ በቅርቡ ጥገና ተደርጎለታል፡፡ በቤተክርስትያኑ የዉስጥ ግድግዳ ላይ ረዥም እድሜን እንዳስቆጠሩ በእይታ የሚታወቁ የግድግዳ ላይ ስዕሎች ይገኛሉ፡፡በቤተክርስተያኑ በተለይ የመጽሀፍት ጉባኤ በዘመናዊ መልኩ መማሪያ ክፍል እና መኖሪያ ቤት በመስራት በጥሩ ሁኔታ እየተሰጠ ይገኛል፡፡ ቤተክርስትያኑ የበርካታ ቅርሶች ባለቤት እንደመሆኑ መጠን እነዚህን ቅርሶች ለጉብኝት ክፍት ለማድረግ ይመች ዘንድ ዘመናዊ ሙዝየም በመገንባት ቅርሶችን ለማስጎብኘት ስራ ተጀምርዋል፡፡"} {"id": "50358", "contents": "ገብርኤል (ቅዱስ ገብርኤል) በአብርሃማዊ ሀይማኖቶች (ክርስትና ፤ አይሁድ ፤ እስልምና) ከሶስቱ ዋና የእግዚአብሔር መላዕክት (ቅዱስ ሚካኤል፡ ቅዱስ ገብርኤል፡ቅዱስ ሩፋኤል) አንዱ ነው። በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ለመጀመሪያ ጊዜ የተጠቀሰው በመጽሐፈ ዳንኤል ነው። የስሙም ትርጉም «ከእግዚአብሔር የሆነ አለቃ» ማለት ነው። በእግዚአብሔር ፊት መቆም ከሚችሉ ስባት መላዕክት ውስጥም አንዱ ተደርጎ ይቆጠራል። የአምላካችን፣ የጌታችንና የመድሐኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስን ልደት ለቅድስት ድንግል ማርያም አብስሯል። በተጨማሪም ስለ መላእክት ከመጽሐፍ ቅዱስ ለመረዳት ፡"} {"id": "50388", "contents": "ኢዩኤል ዮሐንስ ሰኔ ፳፩ ቀን ፲፱፳፯ ዓ.ም. በአዲስ አበባ ከተማ ተወለዱ። የቅኔ፣ የዜማና አቋቋም ትምህርትን በቤተ ክህነት፣ የአንደኛ ደረጃ ትምህርታቸውን በተለያዩ ትምህርት ቤቶች የሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን በማታው ክፍለ ጊዜ ከካቴድራል ትምህርት ቤት አጠናቀዋል፡፡ በለንደን ድራማ ማዕከል ሴንተር ልዩ የድራማ ኮርስ ተምረውና በሙያው ሠልጥነው በቴአትር ቤት አስተዳደር /ማኔጅመንት እና በመድረክ ዳንስ አቀናባሪነት ዲፕሎማና ሰርተፊኬት አግኝተዋል፡፡ ኢዩኤል ዮሐንስ ከ፲፱፴፭ ዓ.ም. ጀምሮ በኢትዮጵያ ሕዝብ የሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት ውስጥ ከ 65 ያላነሱ ረዣዥምና አጫጭር ድራማዎችን፣ ኢትዮጵያዊ ኦፔራ፣ ሙዚቃዊ ድራማ፣ ልዩ ልዩ ግጥሞችን፣ ሽብሸባዎችን፣ የብሔርና ብሔረሰብ ዳንኪራና ጭፈራዎችን፣ በኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ ወደ መድረክ ማቅረብ የቻሉና ልዩ ስጦታ የነበራቸው የጥበብ ሰው ነበሩ፡፡ ኢዩኤል ዮሐንስ ዘፈኖችንና መዝሙሮችን ከላይ በተጠቀሰው ቴአትር ቤት፣ በብሔራዊ ቴአትር በሲኒማ ራስ፣ በወ.ወ.ክማ፣ በዩኒቨርሲቲ፣ በሁለተኛ ደረጃ ት/ቤቶች፣ በክፍላተ ሀገራት በሚገኙ አውራጃዎችና ወረዳዎች፣ እንዲሁም በቴሌቪዥንና በሬዲዮ ለመላው የኢትዮጵያ ሕዝብ ከማቅረባቸውም ባሻገር በአፍሪካ፣ በአውሮፖ፣ በእስያና በሩቅ ምሥራቅ አህጉራት መድረኮች ላይ በመገኘትም የኢትዮጵያን ባህል በስፋት አስተዋውቀዋል፡፡ ምንጭ: የኢትዮዽያ ደራሲያን ማሀበር ለሚሊኒየም ያሳተመው አጀንዳ። http://www.ethioreaders.com/authorbook.php?fl=364&lg=A"} {"id": "50400", "contents": "በአማራ ክልል በአዊ ዞን በዚገም ወረዳ የምትገኘዋን የቅላጅ ከተማ ታሪካዊ አመሠራረትና አጠቃላይ ገፅታ በከፊል ኢትዮጵያ ሀገራችን ቀደምነት ታሪክ ካለቸው ከተሞች አመሰራረት ከታየባቸው ሀገሮች አንዷ ነች። ነገር ግን ኢትዮጵያ ቀደምነት ያላቸው ከተሞች የታዩበት ሀገር ትሁን እንጂ ከራሷ የእድገት ሁኔታ ጋር በተያየዘ የከተሞች እድገት እስከ 20ኛው ክፍለ ዘመን የመጀመሪያ ድረስ ከዚህ ግባ በሚባል አልነበረም። ነገር ግን ስልጣኔ ወደ ሀገራችን መግባት ከጀመረበት ከ19ኛው ክፍለ ዘመን ማብቄያ አካባቢ ጣሊያን ሀገራችን ከወራራበት ጊዜ ጀምሮ በርካታ ከተሞች መቆራቆር እንደ ጀመሩና እድገታቸውም በዚያው ልክ እያደገ እንደሄደ የተለያዩ ጥንታዊ ፅሑፎች ያስረዳሉ። ታሪክን ማወቅ ያለፈው ትውልድ የሰራቸውን መልካም ነገሮችን ቀምሮና የአሁኑና ሞች ትውልድ በአግባብ እንዲጠቅምባቸው ለማድረግ መጥፎዎች ደግሞ ታሪክ ሁነው እንዲቀሩ ለማድረግ ይረዳል። ከዚህ አንፃር የቅላጅ ከተማን ቀደምት ታሪክ በመደሰስ ከተማዋ የት ተነስተ የት እንዳደረሰች በታሪኩ መዘክርነትነት የመቀመጥ ቅርስ ማስቀመጥ ታሪክን ለማወቅና ወደ ፊት በከተማዋ ላይ ሰፋ ያለ ጥናት ለሚዘጋጅ መነሻ እንዲሆን ለማሳወቅ የፅሑፍ ማስረጃ ከሀገር ሽማግሌዎች በመጠየቅና ውይይት ማድረግ የከተማዋን ታሪክ ለመደሰስ ሞክረናል። ከተማዋ እንቅስቃሴ የጀመረችው በንግስት ዘውዲቱ ዘመነ መንግስት ቢሆንም በይፋ የተመሰረተችው ግን በአፄ ኃይለ ስላሴ ዘመነ መንግስት የዚገም ምክትል ወረዳ ገዢ በነበሩበት በፊታውራሪ ደረሶ ተሰማ በ1925 ዓ/ም እንዳሆነ አረጋዊያን ያስረዳሉ። በዝርዝር ታሪኳም እንዲህ ነው። የዚገም ግዛት በምስራቅ በኩል ከዳሞት ግዛት ጋር ይወስን ነበር። በሁለቱም ግዛቶች ድንበር ጫፍ ላይ ደግሞ አካኮ የምትበል ገበያ ነበረች። ይህች ገበያ በርካታ ገቢ የተገኘው ከዚገም እና ከዳሞት ግዛት እየመጡ ይገበያዩበት የነበረች ሲሆን በሁለቱም ድንበርተኞች አጎራባች ግዛቶች ማዕከል በሚነሳ ግጭት/አለማግባባት/ ዳሞቶች ገበያ መጠው የዚገም ሰው ገድሎ ድንበራቸው ቅርብ ስለነበረ ወደ ዳሞት ግዛት ይገባሉ። ዚገሞች ከሠው ግዛት ቢገቡ የሰው ግዛት ጥሶ ለገቡ ዋስትና የለም። የዚገሞች እንዲህ ከዳሞት የመጣን ገበያተኞች ገድሎ ወደ ራሳቸው ግዛት ይመጣሉ። ዳሞቶች የሰው ግዛት ጥሶ ቢገቡ ከላይ የተጠቀሰው ዕጣ ይገቡና ሟቹ ካልሆነም የአካኮ ገበያ በድንበር ላይ መሆን ከገበያ ማዕከልነት ባለፈ የግጭት ማዕከል የሆነችው ከመምጣቷ ፊታውራሪ ደረሶ ተሰማ ገበያውን ከነበረችበት በመነሳት እና ማክሰኞ ትውል የነበረችውን የማቻ ገበያ በአንድ ላይ በማድረግ አሁን ዋና ገበያው ከሚገኝበት የከተማዋ ደቡብ ጫፍ ላይ ቅዳሜ ቅዳሜ ቀን እንዲውል አድርጓል። በ1925 ዓ/ም ገበያውን እንደመሰረቱትና ከተማዋ ከዚህ ጊዜ ጀምሮ በይፋ እንደተመሰረተችው የከተማዋ ዕድ ጠቢብ አዛውንቶች በሰፊው ያስረዳሉ። ከተማዋም ከተመሰረተች ጊዜ ጀምሮ ምክትል ግዢ ደረጃነትን ይዛ እንደነበረች የፓርላማ ተወካይ እንደነበሩት ያስረዳሉ። የዚገም ምክትል ግዢ የነበሩት ፊታውራሪ ደረሶ ተሰማ ልጅ ልጅ ተሰማ ደረሶ ቅላጅ ከተማ የመጀመሪያ የፓርላማ ተወካይ ሁነው እንደተመረጡም አዛውንቶች በትዝታ ያስታውሳሉ።"} {"id": "50448", "contents": "የምንከተለውና የዳንንበት ወንጌል በዘመናት መካከል ተግዳሮት ጠፍቶትና ከትግል ውጪ ሆኖ የሚያውቅበት ታሪክ የለም። በየወቅቱ ከውስጥና ከውጪ በሚነሱ የስህተት ትምህርቶችና ተቃውሞዎች ሳቢያ በየዘመናቱ ራሱን ሲከላከልና በተነሱበት ተቃውሞዎች ሁሉ እያሸነፈ ያለንበት ዘመን ላይ ደርሷል። አሁንም በተለይም ከተሀድሶ ዘመን በኋላ ለመቁጠር በሚታክቱ አያሌ የውጭና የውስጥ ተግዳሮቶች መካከል እያለፈ ሲሆን በተለይ ከውስጥ በሚነሱና ሰይጣን አስርጎ ባስገባቸው የወንጌሉ ጠላቶች ሳቢያ ቤተ ክርስቲያን ስትታመስ ኖራለች። በእኛም ዘመን በተለይ ከብልጽግና ወንዴል ጋር ተያይዞ አሌ የማይባሉ የምንፍቅና ትምርቶች የገቡ ሲሆን ከዚህ ቀጥሎ የምናየው የ Shincheonji ትምህርት ደግሞ በአይነቱም ሆነ በይዘቱ ለየት ብሎ ብዙም ትኩረት ሳይፈልግ በቀላሉ ሊታያ በሚችልበት ሁኔታ ትምህርቱን እያስፋፉ ይገኛል። በርግጥ ይህ አስተምህሮ በጣም ግልጽ የሆነ ከወንጌሉ ያፈነገጠ ትምህርት ቢሆንም እንኳ በጣን በሆነ ሁኔታ የምንፍቅና ሥራውን እያቀላጠፈ ያለና እየተጠቀሙበት ካለው አካሄድ የተነሳም (Technical Strategy) ሰዎቻችን በተለይም አዳጊ ወጣቶች እና ወጣቶችን በከፍተኛ ቁጥርና ፍጥነት በመማረክ ላይ ይገኛል። ወደ አስተምህሮው እንግባ Shincheonji በደቡክ ኮሪያ የተነሳ የስህተት ትምህርት ሲሆን አስተማሪው ደግሞ ሊ ማን-ሂ (Lee Man-Hee) የተባለ ግለሰብ ንወ። እንግዲህ ይህ ግለሰብ በደቡብ ኮርያ ብቻ ከ 200,000 በላይ ተከታዮች ያሉት ሲሆን በ Korea domain line church ወይንም በቀደምት ጉምቱ የወንጌላውያን አማኞች የተወገዘና ትምህርቱ በቀጥታ የስህተትና የምንፍቅና እንደሆነ የተተቸ ትምህርት ሆኖ እናገኘዋለን። የትህምርቱ ዋና ገጽታም ከታረደው በግ ከክርስቶስ ውጪ ማዕከልነቱን ወደ ምንፍቅናው ደራሲ ወደ ሊ ማን-ሂ ያደላ መሆኑ በግልጽ ከትምህርቶቹና ከአቋሞቹ መረዳት ይቻላል። ይህ ሰው (ሊ ማን-ሂ) ራሱን ዳግም የተገለጠ ሐዋርያው ዮሐንስ እንደሆነ በግልጽ የሚያስተምርና የራሱንም የታደሰና እንደሚመቸው አድርጎ የተስተካከለ መጽሀፍ ቅዱስ (በተለይ በዮሐንስ ራዕይ ላይ) እስከ ማሳተም የደረሰ በቅዱስ ቃሉ ስልጣን ላይ የተዳፈረ ሰው ነው። ለዚህም በማሳያነት ራሱን ዳግም የተገለጠ ዮሐንስ (አዲሱ ዮሐንስ) አድርጎ ከመቁጠሩ ጋር በተያያዘ ዮሐንስ ራዕይ ዳግም በሙላት ተገልጦልኛል በማለትና በዮሐንስ ራዕይ 1 - 3 ያሉት በእስያ ያሉት ሰባቱ አብያተ ክርስቲያናት የእስያ ሳይሆኑ በኮርያ ለሚገኙ ከተሞች ናቸው ማለት አስተካክሎ የራሱን መጽሀፍ ቅዱስ አስትሟል። ያም ከተማ በዋናነት Gwa-Cheon የምትባል ለሰሜን ኮርያ የቀረበች ከተማ ስትሆን የአስተምህሮ ተቋሙ ዋና መቀመጫ ናት። ከሰውዬው ማንነት አንጻር 1."} {"id": "50520", "contents": "፴፯ ፤ ድንግል ሆይ በኃጢያት ፍትወት የተፀነስሽ አይደለም በሕግ በሆነ ሩካቤ ከሐና ከኢያቄም ተወለድሽ እንጂ ። ፴፰ ፤ ድንግል ሆይ አንገታቸውን እንደሚያገዝፉ እንደ ዕብራውያን ሴቶች ልጆች በዋዛ ያደግሽ አይደለም በንጽሕና በቅድስና በቤተ መቅደስ ኖርሽ እንጂ ። ፴፱ ፤ ድንግል ሆይ ምድራዊ ኅብስትን የተመገብሽ አይደለሽም ከሰማየ ሰማያት የበሰለ ሰማያዊ ኅብስትን ነው እንጂ ። ፵ ፤ ድንግል ሆይ ምድራዊ መጠጥን የጠጣሽ አይደለም ከሰማየ ሰማያት የተቀዳ ሰማያዊ መጠጥን ነው እንጂ ። ፵፩ ፤ ድንግል ሆይ ከአንቺ አስቀድሞ ከአንቺም በኋላ እንዳሉ ሴቶች እድፍ የምታውቂ አይደለሽም በንጽሕና በቅድስና ያጌጥሽ ነሽ እንጂ ። ፵፪ ፤ ድንግል ሆይ የሚያታልሉ ጎልማሶች ያረጋጉሽ አይደለሽም የሰማይ መላእክት ጎበኙሽ እንጂ ። እንደተነገረ ካህናትና የካህናት አለቆች አመሰገኑሽ እንጂ ። ፵፫ ፤ ድንግል ሆይ ለዮሴፍ የታጨሽ ለመገናኘት አይደለም ንጹሕ ሆኖ ሊጠብቅሽ ነው እንጂ ። እንዲሁ ስለሆነ ። ፵፬ ፤ እርሱ ቅሉ እግዚአብሔር አብ ንጽሕናሽን ባየ ጊዜ ስሙ ገብርኤል የሚባል ብርሃናዊ መልአኩን ወደ አንቺ ላከ ። መንፈስ ቅዱስ በላይሽ ይመጣል የልዑል ኃይልም ይጋርድልሻል አለሽ ። ←ወደ ገፅ ፮ ወደ ገፅ ፰→"} {"id": "52374", "contents": "ጎ፣ ዶግ። ጎ! ጎ፣ ዶግ። ጎ! (በእንግሊዝኛ: Go, Dog. Go!፣ \"ሂድ ፣ ውሻ። ሂድ!\") የአሜሪካ አኒሜሽን ቴሌቪዥን ትርዒት ነው። ሚሼላ ሉሲ እንደ ታግ ባርከር ካሎም ሾንከር እንደ ስኮቺ ፑች ኬቲ ግሪፈን እንደ ማ ባርከር ማርቲን ሮች እንደ ፓው ባርከር ^ \"NETFLIX TO LAUNCH DIVERSE SLATE OF ORIGINAL PRESCHOOL SERIES FROM AWARD-WINNING KIDS PROGRAMMING CREATORS\" (በእንግሊዝኛ). Netflix Media Center. በJuly 23, 2019 የተወሰደ. ^ ሀ ለ ሐ መ Milligan, Mercedes (January 6, 2021). \"Trailer: DreamWorks' 'Go, Dog, Go!' Speeds to Netflix Jan. 26\" (በኔትፍሊክስ). Animation Magazine. በJanuary 6, 2021 የተወሰደ. ኦፊሴላዊ ድር ጣቢያ ጎ፣ ዶግ። ጎ! ላይ ኔትፍሊክስ ጎ፣ ዶግ። ጎ! በ አይኤምዲብ"} {"id": "50676", "contents": "አቶ አማኑኤል ደሳለው በድሮው ጎጃም ጠቅላይ ግዛት አገው ምድር አውራጃ በአሁኑ ፈግታ ለኮማ ወረዳ ልዩ ስሙ ገዘሃራ ማርያም ከአባታቸው መ/ር ደሳለው በሪሁን እና ከእናታቸው መ/ርት ጥሩእመቤት ዳኛው ጥር 1/2008 ዓ.ም ተወለደ። ተወለዶ አቅማ ሄዋን እስኪደረስ ድረስ ከአያቱ ጋር አደገ።ከዚያህ በሆላ ወደ አባቱ ዘንድ መኖር ስለፈለገ በፊቱ አጣራር ኮክራ አውራጃ በአሁኑ ፋግታ ለኮማ ወረዳ ኮሪጎሃና ቀበሌ ቸዋሲ ኪ/ምህረት ኑሮውን መስርተው የሚኖሩ ታዋቂ እና ዝናኛ አከበባውን ህብረተሰብ ወይም ማህበረሰብ የሚያከብሩ ታላቅ ሰው ናቸው።"} {"id": "52380", "contents": "ዴቪድ (/ ˈdeɪvɪd/፣ ዕብራይስጥ: דָּוִד፣ ዘመናዊ: ዴቪድ፣ ቲቤሪያኛ: ዳዊḏ) [b] በዕብራይስጥ መጽሐፍ ቅዱስ የእስራኤል እና የይሁዳ የተባበሩት ንጉሠ ነገሥት ንጉሥ ተብሎ ተገልጿል:: በመጽሐፈ ሳሙኤል ውስጥ፣ ዳዊት በደቡባዊ ከነዓን የፍልስጥኤማውያን ሻምፒዮን የሆነውን ግዙፉን ጎልያድን በመግደል ዝናን ያተረፈ ወጣት እረኛ እና በገና ሰጭ ነው። ዳዊት በተዋሃደው የእስራኤል የመጀመሪያው ንጉሥ በሳኦል ተወዳጅ ሆነ፤ እና ከሳኦል ልጅ ከዮናታን ጋር የጠበቀ ወዳጅነት መሥርቷል። ዳዊት ዙፋኑን ለመንጠቅ እየፈለገ ያለው ፓራኖይድ፣ ሳኦል ዳዊትን ለመግደል ሞክሯል፣ ይህም ሁለተኛው ተደብቆ ለብዙ አመታት በሽሽት እንዲሰራ አስገደደው። ሳኦልና ዮናታን ከፍልስጥኤማውያን ጋር በጦርነት ከተገደሉ በኋላ የ30 ዓመቱ ዳዊት በመላው እስራኤልና በይሁዳ ላይ ንጉሥ ሆኖ ተቀባ፤ ከዚያም የኢየሩሳሌምን ከተማ ድል በማድረግ የእስራኤል ዋና ከተማ አድርጎ አቋቋመና ታቦቱን ወሰደ። የእስራኤላውያን ሃይማኖት የአምልኮ ማዕከል ለመሆን ወደ ከተማዋ የሚገባው ቃል ኪዳን። ዳዊት ከቤርሳቤህ ጋር አመንዝሯል፣ ይህም ባሏ የኬጢያዊው ኦርዮን እንዲሞት አደረገ። የዳዊት ልጅ አቤሴሎም በኋላ እሱን ለመጣል አሴሮ ነበር፣ ከዚያም በተነሳው አመጽ፣ ዳዊት ከኢየሩሳሌም ሸሸ፣ ነገር ግን አቤሴሎም ከሞተ በኋላ ተመልሶ በእስራኤልና በይሁዳ ላይ ንግሥናውን ቀጠለ። ታቦቱ የሚኖርበትን ቤተ መቅደስ ለይሖዋ ለመሥራት ፈለገ ነገር ግን ብዙ ደም ስላፈሰሰ ይሖዋ ይህን ለማድረግ ዳዊትን አጋጣሚ ከለከለው። ዳዊት በ70 ዓመቱ እስከሞተበት ጊዜ ድረስ በእስራኤላውያን ላይ ንጉሥ ሆኖ ገዛ፤ ከዚያ በፊት በእሱ ምትክ ሰለሞንን እና ቤርሳቤህን የወለደችለትን ልጅ በአዶንያስ ፈንታ ምትክ አድርጎ መረጠ። በትንቢታዊ ሥነ-ጽሑፍ ውስጥ እንደ ጥሩ ንጉሥ እና የወደፊቱ የዕብራይስጥ መሲሕ ቅድመ አያት ሆኖ የተከበረ ሲሆን ብዙ መዝሙራትም ለእርሱ ተዘርዝረዋል። የጥንቷ ቅርብ ምስራቅ ታሪክ ጸሐፊዎች ዳዊት በ1000 ዓ.ዓ. አካባቢ ይኖር እንደሆነ ይስማማሉ፣ ነገር ግን ስለ እሱ ታሪካዊ ሰው የተስማማበት ሌላ ትንሽ ነገር የለም። በ9ኛው/በ8ኛው መቶ ክፍለ ዘመን መገባደጃ ላይ የአራም-ደማስቆ ንጉሥ በሁለት ጠላት ነገሥታት ላይ ያሸነፈበትን ድል ለማክበር በከነዓናውያን የተቀረጸ ድንጋይ የተቀረጸው የቴል ዳን ስቲል ቤተ ዳዊት (ביתדוד) የዕብራይስጥ ቋንቋ ሐረግ ይዟል። ብዙ ሊቃውንት “የዳዊት ቤት” ብለው ተተርጉመዋል። በ9ኛው ክፍለ ዘመን ከዘአበ በሞዓብ ንጉስ ሜሻ የተተከለው የሜሻ ስቲል “የዳዊትን ቤት” ሊያመለክት ይችላል ነገር ግን ይህ አከራካሪ ነው። ከዚህ ውጪ በዳዊት የሚታወቁት ሁሉ ከመጽሐፍ ቅዱሳዊ ጽሑፎች የተገኙ ናቸው፣ ታሪካዊነታቸው አጠራጣሪ ነው፣ እና ስለ ዳዊት ተጨባጭ እና የማያከራክር ትንሽ ዝርዝር ነገር የለም። ዳዊት ከመጽሐፍ ቅዱስ በኋላ ባለው የአይሁድ የጽሑፍ እና የቃል ትውፊት በብዛት የተወከለ ነው፣ እና በአዲስ ኪዳን ውስጥ ተብራርቷል። የጥንት ክርስቲያኖች የኢየሱስን ሕይወት ከዕብራይስጥ መሲህ እና ከዳዊት ጋር በማጣቀስ ተርጉመውታል;"} {"id": "52404", "contents": "  ፍሬድ ስዋኒከር (እ.ኤ.አ. የተወለደ እ.ኤ.አ. ፍሬድ በ17 አመቱ በእናቱ የተመሰረተ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ርዕሰ መምህር ሆኖ ሲያገለግል የአመራር እና የትምህርትን አስፈላጊነት ተገንዝቦ አፍሪካን ለመለወጥ የሚያስፈልገው የጎደለው ንጥረ ነገር ጥሩ አመራር እንደሆነ ያምን ነበር። ያንን ችግር ለመፍታት፣ የአፍሪካ አመራር ቡድንን ፈጠረ - የስነ-ምህዳሩ ድርጅት አዲስ የስነ-ምግባር፣ የስራ ፈጣሪ የአፍሪካ መሪዎች ዘመንን የሚያበረታታ። ባለፉት 16 ዓመታት ውስጥ ከዩኒቨርሲቲ በፊት በደቡብ አፍሪካ የሚገኘውን የአፍሪካ ሊደርሺፕ አካዳሚን ፣ በሞሪሸስ እና በሩዋንዳ ካምፓሶች ያለው የአፍሪካ አመራር ዩኒቨርስቲ ፣ የአፍሪካ አመራር ኔትወርክ ፣ ALX (የቀጣይ ትውልድ የአመራር ልማት መድረክ) እና መርተዋል። ክፍሉ (ከፍተኛ ችሎታ ያለው ዓለም አቀፍ ማህበረሰብ)። በአጠቃላይ እነዚህ ጥረቶች በ2035 3 ሚሊዮን የአፍሪካ መሪዎችን በማፍራት አፍሪካን ለመለወጥ ያለመ ነው። በተጨማሪም የክፍሉን ኢንተለጀንስ ፕላትፎርምን ለማጎልበት እና የALG ተደራሽነትን በአፍሪካ፣ እስያ ፣ ላቲን አሜሪካ ፣ ሰሜን አሜሪካ እና አውሮፓ ውስጥ ባሉ በሚሊዮን የሚቆጠሩ ተሰጥኦ ያላቸውን ግለሰቦች ለማስፋፋት ከአማዞን ድር ሰርቪስ (AWS) ጋር ትብብር ማድረጉን አስታውቋል። . እ.ኤ.አ. በ2019 ታይም መጽሄት “በአለም ላይ ካሉ 100 ተፅእኖ ፈጣሪ ሰዎች” አንዱ እንደሆነ እውቅና ሰጥቶታል እና ፈጣን ኩባንያ የአፍሪካ ሊደርሺፕ ቡድንን በአለም ላይ ካሉ 50 እጅግ ፈጠራ ፈጣሪ ኩባንያዎች መካከል [3] አካቷል። አባቱ ጠበቃ እና ዳኛ ነበር;"} {"id": "52416", "contents": "ካሜሮን ዲያዝ"} {"id": "52422", "contents": "ዩኒየን ጃክ ወይም ዩኒየን ባንዲራ የዩናይትድ ኪንግደም ዋና ብሄራዊ ባንዲራ ነው። ምንም እንኳን ዩኒየን ጃክን የዩናይትድ ኪንግደም ብሄራዊ ባንዲራ የሚያደርግ ህግ ባይወጣም በቅድመ-ቅደም ተከተል ውጤታማ ሆኗል ። አንዳንድ ጊዜ ዩኒየን ጃክ የሚለው ቃል በትክክል የሚያመለክተው የባህር ኃይል አጠቃቀምን ብቻ እንደሆነ ይነገራል፣ይህም በ2013 ባንዲራ ኢንስቲትዩት ከታሪካዊ ምርመራዎች በኋላ ውድቅ ተደርጓል። ባንዲራ የሮያል ዩኒየን ባንዲራ ተብሎ በሚታወቅበት በፓርላማ ውሳኔ በካናዳ ውስጥ ኦፊሴላዊ ደረጃ አለው። በብሪቲሽ ግዛት ውስጥ ያሉ አካባቢዎች ወይም ግዛት የሁሉም የብሪቲሽ የባህር ማዶ ግዛቶች ብሄራዊ ባንዲራ ነው፣ ምንም እንኳን የአካባቢ ባንዲራዎች ለአብዛኛዎቹ የተፈቀደላቸው ቢሆንም ፣ ብዙውን ጊዜ ሰማያዊ ወይም ቀይ ምልክት በካንቶን ውስጥ ካለው የሕብረት ባንዲራ ጋር ያቀፈ እና መለያውን ያጎድፋል። የግዛቱ ክንዶች. እነዚህ በብሔራዊ ባንዲራ ምትክ ወይም አብረው (ነገር ግን ቅድሚያ በመስጠት) ሊሰቀሉ ይችላሉ። የብሪቲሽ የባህር ማዶ ግዛቶች ገዥዎች የራሳቸው የግል ባንዲራዎች አሏቸው እነዚህም በመሃል ላይ የቅኝ ግዛት ልዩ ክንዶች ያሉት የሕብረት ባንዲራ ነው። የዩኒየን ባንዲራ እንዲሁ በካንቶን (የላይኛው ባንዲራ-ጎን ሩብ) የበርካታ ብሔሮች እና ግዛቶች ባንዲራዎች የቀድሞ የብሪታንያ ይዞታ ወይም ግዛት እንዲሁም በዩናይትድ ስቴትስ የሃዋይ ግዛት ባንዲራ ውስጥ ይታያል፣ ይህ ግንኙነት በሌለው። የቀደመው የታላቋ ብሪታንያ ባንዲራ መነሻው በ1606 ነው። የስኮትላንድ ንጉሥ ጀምስ ስድስተኛ በ1603 የእንግሊዝ እና የአየርላንድ ዙፋኖችን ወርሶ እንደ ጄምስ ቀዳማዊ ነበር፣ በዚህም የእንግሊዝ፣ የስኮትላንድ እና የአየርላንድ ዘውዶች በግል ህብረት ውስጥ አንድ ሆነዋል። ሦስት መንግሥታት የተለያዩ ግዛቶች ቀርተዋል."} {"id": "6657", "contents": "1 January 845 - 1 September 845 እ.ኤ.ኣ. = 837 ዓ.ም. 2 September 845 - 31 December 845 እ.ኤ.ኣ. = 838 ዓ.ም."} {"id": "5841", "contents": "1 January 1246 - 4 September 1246 እ.ኤ.ኣ. = 1238 ዓ.ም. 5 September 1246 - 31 December 1246 እ.ኤ.ኣ. = 1239 ዓ.ም."} {"id": "6687", "contents": "1 January 830 - 1 September 830 እ.ኤ.ኣ. = 822 ዓ.ም. 2 September 830 - 31 December 830 እ.ኤ.ኣ. = 823 ዓ.ም."} {"id": "5877", "contents": "1 January 1228 - 4 September 1228 እ.ኤ.ኣ. = 1220 ዓ.ም. 5 September 1228 - 31 December 1228 እ.ኤ.ኣ. = 1221 ዓ.ም."} {"id": "5883", "contents": "1 January 1225 - 4 September 1225 እ.ኤ.ኣ. = 1217 ዓ.ም. 5 September 1225 - 31 December 1225 እ.ኤ.ኣ. = 1218 ዓ.ም."} {"id": "3783", "contents": "ኪንግስታውን የሴንት ቪንሰንት ኤንድ ዘ ግረናዲንስ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 17,600 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 13°12′ ሰሜን ኬክሮስ እና 61°14′ ምዕራብ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል።"} {"id": "4983", "contents": "1 January 1671 - 8 September 1671 እ.ኤ.ኣ. = 1663 ዓ.ም. 9 September 1671 - 31 December 1671 እ.ኤ.ኣ. = 1664 ዓ.ም."} {"id": "6753", "contents": "1 January 797 - 1 September 797 እ.ኤ.ኣ. = 789 ዓ.ም. 2 September 797 - 31 December 797 እ.ኤ.ኣ. = 790 ዓ.ም."} {"id": "5907", "contents": "1 January 1213 - 4 September 1213 እ.ኤ.ኣ. = 1205 ዓ.ም. 5 September 1213 - 31 December 1213 እ.ኤ.ኣ. = 1206 ዓ.ም."} {"id": "5931", "contents": "1 January 1201 - 4 September 1201 እ.ኤ.ኣ. = 1193 ዓ.ም. 5 September 1201 - 31 December 1201 እ.ኤ.ኣ. = 1194 ዓ.ም."} {"id": "5001", "contents": "1 January 1662 - 7 September 1662 እ.ኤ.ኣ. = 1654 ዓ.ም. 8 September 1662 - 31 December 1662 እ.ኤ.ኣ. = 1655 ዓ.ም."} {"id": "3915", "contents": "በሰኔ ፪፻፱ ዓ/ም ሊዮ ቫርድከር ጠቅላይ ሚኒስትር (ቲሻሕ) በመሆኑ አይርላንድ ከሉክሳምቡርግና አሁን ከሰርቢያ ጋር በዓለም ላይ ብቸኛ በገሃድ ግብረሰዶማዊ የመንግሥት መሪ ያላቸው ሀገራት ናቸው። ከዚህም በፊት አይስላንድ (ከ2001-2005 ዓም) እና በልጅግ (ከ2004-2007 ዓም) በገሃድ ሰዶማዊ ጠቅላይ ሚኒስትሮች ነበሯቸው። ከ2001 ዓም በፊት መጨረሻው በገሃድ የሆነ ሰዶማዊ መሪ በ214 ዓም ነበር (የሮሜ መንግሥት ቄሣር ኤላጋባሉስ)። በ2011 አም ይሕ የአየርላንድ ግብረሰዶማዊ መሪ ወደ አፍሪካ፣ ኢትዮጵያና ላሊበላ የመንግስት ጉብኝት እያደረጉ ነው። ወንድ ከወንድ ጋር፣ ሴት ከሴት ጋር ማግባባትና መተኛት አየርላንድ የምትኮራበት የአየርላንድ ብሔራዊ ባሕል፣ ልማድና ሃይማኖት ሆኖአል። ከ1929 ዓም ሕገ መንግሥቱ ጀምሮ የመንግሥት ሃይማኖት ተከለከለ፣ ልዩ ሁነታ ከሮማ ካቶሊክ ቤተ ክርስቲያን በ1965 ዓም ተነቀለ። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "5019", "contents": "1 January 1653 - 7 September 1653 እ.ኤ.ኣ. = 1645 ዓ.ም. 8 September 1653 - 31 December 1653 እ.ኤ.ኣ. = 1646 ዓ.ም."} {"id": "5037", "contents": "1 January 1644 - 7 September 1644 እ.ኤ.ኣ. = 1636 ዓ.ም. 8 September 1644 - 31 December 1644 እ.ኤ.ኣ. = 1637 ዓ.ም."} {"id": "5043", "contents": "1 January 1641 - 7 September 1641 እ.ኤ.ኣ. = 1633 ዓ.ም. 8 September 1641 - 31 December 1641 እ.ኤ.ኣ. = 1634 ዓ.ም."} {"id": "5049", "contents": "1 January 1638 - 7 September 1638 እ.ኤ.ኣ. = 1630 ዓ.ም. 8 September 1638 - 31 December 1638 እ.ኤ.ኣ. = 1631 ዓ.ም."} {"id": "5055", "contents": "1 January 1635 - 8 September 1635 እ.ኤ.ኣ. = 1627 ዓ.ም. 9 September 1635 - 31 December 1635 እ.ኤ.ኣ. = 1628 ዓ.ም."} {"id": "6099", "contents": "1 January 1117 - 4 September 1117 እ.ኤ.ኣ. = 1109 ዓ.ም. 5 September 1117 - 31 December 1117 እ.ኤ.ኣ. = 1110 ዓ.ም."} {"id": "5085", "contents": "1 January 1620 - 7 September 1620 እ.ኤ.ኣ. = 1612 ዓ.ም. 8 September 1620 - 31 December 1620 እ.ኤ.ኣ. = 1613 ዓ.ም."} {"id": "4029", "contents": "ፐንቻክ ጃያ በኢንዶኔዢያ የሚገኝ አንጋፋ ተራራ ሲሆን በከፍታ ከአለም 9ኛ ደረጃውን በመያዝ ይታወቃል።"} {"id": "6129", "contents": "1 January 1102 - 4 September 1102 እ.ኤ.ኣ. = 1094 ዓ.ም. 5 September 1102 - 31 December 1102 እ.ኤ.ኣ. = 1095 ዓ.ም."} {"id": "6135", "contents": "1 January 1099 - 4 September 1099 እ.ኤ.ኣ. = 1091 ዓ.ም. 5 September 1099 - 31 December 1099 እ.ኤ.ኣ. = 1092 ዓ.ም."} {"id": "6147", "contents": "1 January 1093 - 3 September 1093 እ.ኤ.ኣ. = 1085 ዓ.ም. 4 September 1093 - 31 December 1093 እ.ኤ.ኣ. = 1086 ዓ.ም."} {"id": "7629", "contents": "1 January 364 - 29 August 364 እ.ኤ.ኣ. = 356 ዓ.ም. 30 August 364 - 31 December 364 እ.ኤ.ኣ. = 357 ዓ.ም."} {"id": "6171", "contents": "1 January 1081 - 3 September 1081 እ.ኤ.ኣ. = 1073 ዓ.ም. 4 September 1081 - 31 December 1081 እ.ኤ.ኣ. = 1074 ዓ.ም."} {"id": "7659", "contents": "1 January 349 - 29 August 349 እ.ኤ.ኣ. = 341 ዓ.ም. 30 August 349 - 31 December 349 እ.ኤ.ኣ. = 342 ዓ.ም."} {"id": "7665", "contents": "1 January 346 - 29 August 346 እ.ኤ.ኣ. = 338 ዓ.ም. 30 August 346 - 31 December 346 እ.ኤ.ኣ. = 339 ዓ.ም."} {"id": "5283", "contents": "ባኛሙሳን (Basa mBanyumasan) የጃቫኛ ቀበሌኛ ነው። የሚናገርበት ቦታ ማዕከለኛ ጃቫ (የኢንዶኔዥያ ደሴት) ነው። ከይፋዊ ጃቫኛ የሚለዩ ቃላት: የባኙማሳን ውክፔዲያ አለ!"} {"id": "5289", "contents": "1 January 1519 - 8 September 1519 እ.ኤ.ኣ. = 1511 ዓ.ም. 9 September 1519 - 31 December 1519 እ.ኤ.ኣ. = 1512 ዓ.ም."} {"id": "5295", "contents": "1 January 1516 - 7 September 1516 እ.ኤ.ኣ. = 1508 ዓ.ም. 8 September 1516 - 31 December 1516 እ.ኤ.ኣ. = 1509 ዓ.ም."} {"id": "5301", "contents": "1 January 1513 - 7 September 1513 እ.ኤ.ኣ. = 1505 ዓ.ም. 8 September 1513 - 31 December 1513 እ.ኤ.ኣ. = 1506 ዓ.ም."} {"id": "7719", "contents": "1 January 319 - 30 August 319 እ.ኤ.ኣ. = 311 ዓ.ም. 31 August 319 - 31 December 319 እ.ኤ.ኣ. = 312 ዓ.ም."} {"id": "6405", "contents": "1 January 967 - 3 September 967 እ.ኤ.ኣ. = 959 ዓ.ም. 4 September 967 - 31 December 967 እ.ኤ.ኣ. = 960 ዓ.ም."} {"id": "5355", "contents": "1 January 1486 - 6 September 1486 እ.ኤ.ኣ. = 1478 ዓ.ም. 7 September 1486 - 31 December 1486 እ.ኤ.ኣ. = 1479 ዓ.ም."} {"id": "7761", "contents": "1 January 298 - 28 August 298 እ.ኤ.ኣ. = 290 ዓ.ም. 29 August 298 - 31 December 298 እ.ኤ.ኣ. = 291 ዓ.ም."} {"id": "6435", "contents": "1 January 952 - 2 September 952 እ.ኤ.ኣ. = 944 ዓ.ም. 3 September 952 - 31 December 952 እ.ኤ.ኣ. = 945 ዓ.ም."} {"id": "5385", "contents": "1 January 1471 - 7 September 1471 እ.ኤ.ኣ. = 1463 ዓ.ም. 8 September 1471 - 31 December 1471 እ.ኤ.ኣ. = 1464 ዓ.ም."} {"id": "6495", "contents": "1 January 923 - 3 September 923 እ.ኤ.ኣ. = 915 ዓ.ም. 4 September 923 - 31 December 923 እ.ኤ.ኣ. = 916 ዓ.ም."} {"id": "7815", "contents": "1 January 271 - 29 August 271 እ.ኤ.ኣ. = 263 ዓ.ም. 30 August 271 - 31 December 271 እ.ኤ.ኣ. = 264 ዓ.ም."} {"id": "6609", "contents": "1 January 869 - 1 September 869 እ.ኤ.ኣ. = 861 ዓ.ም. 2 September 869 - 31 December 869 እ.ኤ.ኣ. = 862 ዓ.ም."} {"id": "6621", "contents": "1 January 863 - 2 September 863 እ.ኤ.ኣ. = 855 ዓ.ም. 3 September 863 - 31 December 863 እ.ኤ.ኣ. = 856 ዓ.ም."} {"id": "5469", "contents": "1 January 1431 - 7 September 1431 እ.ኤ.ኣ. = 1423 ዓ.ም. 8 September 1431 - 31 December 1431 እ.ኤ.ኣ. = 1424 ዓ.ም."} {"id": "6645", "contents": "1 January 851 - 2 September 851 እ.ኤ.ኣ. = 843 ዓ.ም. 3 September 851 - 31 December 851 እ.ኤ.ኣ. = 844 ዓ.ም."} {"id": "5499", "contents": "1 January 1416 - 6 September 1416 እ.ኤ.ኣ. = 1408 ዓ.ም. 7 September 1416 - 31 December 1416 እ.ኤ.ኣ. = 1409 ዓ.ም."} {"id": "7887", "contents": "1 January 235 - 29 August 235 እ.ኤ.ኣ. = 227 ዓ.ም. 30 August 235 - 31 December 235 እ.ኤ.ኣ. = 228 ዓ.ም."} {"id": "7893", "contents": "1 January 232 - 28 August 232 እ.ኤ.ኣ. = 224 ዓ.ም. 29 August 232 - 31 December 232 እ.ኤ.ኣ. = 225 ዓ.ም."} {"id": "4773", "contents": "1 January 1776 - 8 September 1776 እ.ኤ.ኣ. = 1768 ዓ.ም. 9 September 1776 - 31 December 1776 እ.ኤ.ኣ. = 1769 ዓ.ም."} {"id": "7917", "contents": "1 January 209 - 28 August 209 እ.ኤ.ኣ. = 201 ዓ.ም. 29 August 209 - 31 December 209 እ.ኤ.ኣ. = 202 ዓ.ም."} {"id": "7923", "contents": "1 January 206 - 28 August 206 እ.ኤ.ኣ. = 198 ዓ.ም. 29 August 206 - 31 December 206 እ.ኤ.ኣ. = 199 ዓ.ም."} {"id": "5547", "contents": "1 January 1392 - 5 September 1392 እ.ኤ.ኣ. = 1384 ዓ.ም. 6 September 1392 - 31 December 1392 እ.ኤ.ኣ. = 1385 ዓ.ም."} {"id": "5553", "contents": "ቀቿ (Qhichwa Simi / Runa Shimi / Runa Simi) በደቡብ አሜሪካ በ10 ሚሊዮን ሰዎች የሚናገር ቋንቋ ነው። በጥንታዊ ኢንካ መንግሥት መደበኛ ቋንቋ ነበረ። ዛሬም በቦሊቪያ ፔሩና አንዳንድ አውራጃ በኤክዋዶር መደበኛ ሁኔታ አለው። አይማራ የሚባለው ሌላ ደቡብ-አሜሪካዊ ቋንቋ ዘመድ ነው። እስፓንያውያን ከወረሩ አስቀድሞ በሰፊ ይሰማ ሲሆን በዚያን ጊዜ ምንም ጽሕፈት አልነበረውም። ይሁንና መቆጣጠር ሲባጎዎች በማሰር ዘዴ ነበር የተፈጸመ። ዛሬ የሚጻፈው በላቲን ፊደል ነው። በቀችዋ ሦስት አናባቢዎች ብቻ አሉ እነሱም አ ኢ ኡ ናቸው። ቁጥሮች:- huk (1), iskay (2), kimsa (3), tawa (4), pichqa (5), suqta (6), qanchis (7), pusaq (8), isqun (9), chunka (10) ሙጫይ - መሳም ሙጫኒ - እስማለሁ ሙጫንኪ - ትስማለሽ / ትስሚያለሽ ሙጫን - ይስማል / ትስማለች ሙጫንቺክ - እንስማለን (እኔና እርስዎ) ሙጫይኩ - እንስማለን (ያለእርስዎ) ሙጫንኪቺክ - ትስማላችሁ ሙጫንኩ - ይስማሉ ሙጫርቃኒ - ሳምሁ (ሙጫርቃንኪ - ሳምክ ሳምሽ ወዘተ...) ሙጫሳቅ - ወደፊት እስማለሁ ሙጫስቃኒ - ስሜ ነበር አብዛኛው አረፍተ ነገር የ'እርግጠኛነት ምልክት' ባዕድ መድረሻ አለው። -ሚ እርግጠኛነት ወይም ዕውቀት ያመለክታል: Tayta Wayllaqawaqa chufirmi ታይታ ዋይላቃዋቃ ቹፊርሚ - አቶ ዋይላቃዋቃ ነጂ ነው (እኔ ራሴ አውቀዋለሁ)። -ሲ የሚሰማ ወሬ ያመለክታል: Tayta Wayllaqawaqa chufirsi ታይታ ዋይላቃዋቃ ቹፊርሲ - አቶ ዋይላቃዋቃ ነጂ ነው (ስምቼ ነው)። -ቻ ሊሆን የሚችል ወይም የሚሆን ምናልባትነት ያመለክታል: Tayta Wayllaqawaqa chufircha ታይታ ዋይላቃዋቃ ቹፊርቻ - አቶ ዋይላቃዋቃ ነጂ ይሆናል። (ይህ ቋንቋ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) የቀቿ ውክፔዲያ አለ!"} {"id": "5631", "contents": "1 January 1351 - 6 September 1351 እ.ኤ.ኣ. = 1343 ዓ.ም. 7 September 1351 - 31 December 1351 እ.ኤ.ኣ. = 1344 ዓ.ም."} {"id": "8067", "contents": "1 January 135 - 28 August 135 እ.ኤ.ኣ. = 127 ዓ.ም. 29 August 135 - 31 December 135 እ.ኤ.ኣ. = 128 ዓ.ም."} {"id": "8073", "contents": "1 January 132 - 27 August 132 እ.ኤ.ኣ. = 124 ዓ.ም. 28 August 132 - 31 December 132 እ.ኤ.ኣ. = 125 ዓ.ም."} {"id": "4911", "contents": "1 January 1707 - 9 September 1707 እ.ኤ.ኣ. = 1699 ዓ.ም. 10 September 1707 - 31 December 1707 እ.ኤ.ኣ. = 1700 ዓ.ም."} {"id": "4929", "contents": "1 January 1698 - 7 September 1698 እ.ኤ.ኣ. = 1690 ዓ.ም. 8 September 1698 - 31 December 1698 እ.ኤ.ኣ. = 1691 ዓ.ም."} {"id": "4947", "contents": "1 January 1689 - 7 September 1689 እ.ኤ.ኣ. = 1681 ዓ.ም. 8 September 1689 - 31 December 1689 እ.ኤ.ኣ. = 1682 ዓ.ም."} {"id": "4953", "contents": "1 January 1686 - 7 September 1686 እ.ኤ.ኣ. = 1678 ዓ.ም. 8 September 1686 - 31 December 1686 እ.ኤ.ኣ. = 1679 ዓ.ም."} {"id": "14949", "contents": "ለአንበሳ አታበድር ካበደርክ አትጠይቅ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "14955", "contents": "ለአገሩ እንግዳ ለሰው ባዳ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "14961", "contents": "ለእሳት እንጨት ካልነፈጉት አይጠፋም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ለእሳት እንጨት ካልነሱት አይጠፋም"} {"id": "8187", "contents": "1 January 75 - 27 August 75 እ.ኤ.ኣ. = 67 ዓ.ም. 28 August 75 - 31 December 75 እ.ኤ.ኣ. = 68 ዓ.ም."} {"id": "14991", "contents": "ለወዳጅና ለአይን ትንሽ ይበቃዋል የአማርኛ ምሳሌ ነው። (ይህ ባሕል ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "14151", "contents": "ራስ ዘስላሴ ከአጼ ሠርፀ ድንግል ሞት በኋላ ነገስታትን በመሾምና በማውርድ የሚታወቁ የጦር ሰው ነበሩ። የጉራጌ ባላበት የነበሩት ራስ ዘስላሴ ከ1590 - 1595 ከጣና በስተሰሜን ጎንደር ውስጥ ይገኝ የነበረው የደምቢያ አስተዳዳሪ ሆነው ሲያገለግሉ እኤአ ሰኔ26፣ 1607 በሞት አልፈዋል።"} {"id": "8223", "contents": "1 January 57 - 26 August 57 እ.ኤ.ኣ. = 49 ዓ.ም. 27 August 57 - 31 December 57 እ.ኤ.ኣ. = 50 ዓ.ም."} {"id": "8337", "contents": "ፈረስ ከጐደሎ ጣት ሸሆኔ ያለው ጡት አጥቢ እንስሳ ነው።"} {"id": "14175", "contents": "ሀምሌና ሙሽራ ሳይገለጡ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው። -"} {"id": "15159", "contents": "ለጋስ ቢለግስ አበደረ እንጂ እንዲያው አልሰጠም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "15177", "contents": "ለፈሪ ሜዳ አይነሱም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "15183", "contents": "ለፍቅር የለውም ድውር የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "15189", "contents": "ሊያስቡት አይገድም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "15195", "contents": "ሃብታም በሃብቱ ላይ ይጨመርለታል።"} {"id": "15201", "contents": "ላለፈው ክረምት ቤት አይሰራለትም"} {"id": "15225", "contents": "ጥር ፩ ቀን፦ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻፳፩ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፪፻፵፭ ቀናት፣ በዘመነ ዮሐንስ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፪፻፵፬ ቀናት ይቀራሉ። ፲፯፻፸፪ ዓ/ም - ታብሪዝ በምትባለዋ የፋርስ (አሁን ፐርሺያ) ከተማ የተከሰተው የመሬት መንቀጥቀጥ የ፹ሺ ሰዎችን ሕይወት አጥፍቷል። ፲፰፻፸ ዓ/ም - ኢትዮጵያን በቅኝ ግዛትነት የተመኟት እና የአድዋ ጦርነት እንዲጀመር ያዘዙት የኢጣልያ ንጉሥ ቀዳማዊ ኡምቤርቶ በዛሬው ዕለት ዳግማዊ ቪቶሪዮ ኢማኑኤል ሲሞቱ ዙፋኑን ወረሱ። ፲፱፻ ዓ/ም - ዳግማዊ ዓፄ ምኒልክ እና በኢትዮጵያ የፈረንሳይ መንግሥት ዋና መላክተኛ ክሎቡኮውስኪ የንግድ እና ወዳጅነት ስምምነት አዲስ አበባ ላይ ተፈራረሙ። ፲፱፻፵፫ ዓ/ም ኒው ዮርክ ከተማ የሚገኘው የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ሕንጻ ተመረቀ። ፲፱፻፺፫ ዓ/ም ‘አፕል’ (Apple Computer Inc.) የተባለው የአሜሪካ የመቀምር ድርጅት ‘አይ ቲዩንስ’ (iTunes) የተባለውን የሙዚቃ ተሰኪ ስብስብ አካል (software) ሳን ፍራንሲስኮ ላይ አስተዋወቀ። ፲፱፻፺፱ ዓ/ም ‘አፕል’ (Apple Computer Inc.) “አይ ፎን” (iPhone) የተባለውን ተንቀሳቃሽ ስልክ አስተዋወቀ። ፲፱፻፭ ዓ/ም “የወተርጌት ቅሌት” በተባለው ክስተት ምክንያት ሥልጣናቸውን የለቀቁት ፴፯ኛው የአሜሪካ ፕሬዚደንት ሪቻርድ ኒክሰን በካሊፎርኒያ ግዛት ተወለዱ። ፲፱፻፲፬ ዓ/ም አገራቸውን ጊኒን ወደነጻነት የመሩትና የመጀመሪያው ፕሬዚደንት፣ አሕመድ ሴኩ ቱሬ በዛሬው ዕለት ተወለዱ። (እንግሊዝኛ) http://en.wikipedia.org/wiki/January_9 (እንግሊዝኛ) http://www.nytimes.com/learning/general/onthisday/20100109.html"} {"id": "15237", "contents": "ርጉሙ፡ አባይን ያላየ ምንጭ ያመሰግናል"} {"id": "15243", "contents": "ርጉሙ፡ የሰው ልጆች ነገሮችን ከራስ ባህርይ አንጻር እንደሚያዩ የሚያሳይ አባባል።"} {"id": "14223", "contents": "ሀብታም ለሰጠ የድሀ ሙርጥ ያብጣል የአማርኛ ምሳሌ ነው። - ምቀኝነትን የሚተች ተረትና ምሳሌ ነው።"} {"id": "15255", "contents": "ርጉሙ፡ ለአኩራፊ ቁርሱ እራት ይሆናል"} {"id": "15261", "contents": "ልጅ ደረሰ ቤት ፈረሰ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ልጆች ሲያድጉ የራሳቸውን ቤት ይይዙና የወላጆቻቸን ቤት ለቀው ይሄዳሉ"} {"id": "14241", "contents": "ሀብት እና እውቀት አይገኝ (ም ) አንድነት የአማርኛ ምሳሌ ነው። - ሃብታሞች ዕውቀት የላቸውም የሚል ተረተና ምሳሌ ነው።"} {"id": "14247", "contents": "ሀዘንና ደስታ ጎን ለጎን ናቸው የአማርኛ ምሳሌ ነው። - የህይወትን ተፈራራቂነት የሚያሳይ ተረትና ምሳሌ።"} {"id": "15297", "contents": "ላም አለኝ በሰማይ ገመድ እፈልጋለሁ የአማርኛ ምሳሌ ነው። በማይጨበጥ ተስፋ መኖርን የሚያወግዝ ንግግር።"} {"id": "14301", "contents": "ሁለት ባላ ትከል አንዱ ሲነቀል ካንዱ ተንጠልጠል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሁለት ባላ ትከል አንዱ ሲነቀል ካንዱ ተንጠልጠል የአማርኛ ምሳሌ ነው። \"ሁሉን እንቁላልክን ባንድ ሰፌድ አታስቀምጥ\" ከሚለው የእንግሊዝኛ አባባል ጋር ይሄዳል።"} {"id": "8487", "contents": "እዝራ ፓውንድ የአሜሪካ ጸሐፊ ነበር። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "8721", "contents": "የካቲት የወር ስም ሆኖ በጥር ወር እና በመጋቢት ወር መሀከል የሚገኝ ከአስራ ሦስቱ ኢትዮጵያ የወራት አቆጣጠር ውስጥ ስድስተኛው የወር ስም ነው። «የካቲት» «ከተተ» ከሚለው ግስ የተባዛ ነው። ወቅቱ የመከር ጊዜ በመሆኑ አርሶ አደሩ ሰብሉን አጭዶ ፣ ሰብስቦ እና ወቅቶ የምርቱን ፍሬ ወደ ጎተራው የሚከትበት ወር በመሆኑ ወርሃ «የካቲት» ተባለ። በቅብጢ አቆጣጠር የዚህ ወር ስም መሺር ነው። ይህም በጥንታዊ ግብጽ አረመኔ ሃይማኖት ከንፋስ ስም «መሒር» መጣ። በጎርጎርዮስ አቆጣጠር የፌብሩዋሪ መጨረሻና የማርች መጀመርያ ነው። የካቲት ፲፩/11 ቀን ፲፱፻፶፯/1957 ዓ/ም ጋምቢያ ከብሪታንያ ቅኝ ግዛትነት ነጻ ወጣች የካቲት ፳፯/27 ቀን ፲፱፻፵፱/1949 ዓ/ም ጎልድ ኮስት ትባል የነበረችው የብሪታንያ ቅኝ ግዛት ጋና ተብላ ነጻ ሆነች ዘመነ ማቴዎስ ዘመነ ማርቆስ ዘመነ ሉቃስ ዘመነ ዮሀንስ"} {"id": "8889", "contents": "ጥቅምት ፳፪ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፶፪ኛው እና የመፀው ፳፯ኛው ዕለት ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፫፻፲፬ ቀናት ሲቀሩ፣ በዘመነ ዮሐንስ፤ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፫፻፲፫ ቀናት ይቀራሉ። ፲፭፻፭ ዓ.ም. - በቫቲካን ውስጥ የሚገኘው የቅዱስ ጴጥሮስ ካቴድራል፣ በልዩ ሲስቲን ጸሎት ቤት ጣሪያ ላይ በሚካኤል አንጀሎ የተሳለው ታሪካዊ ስዕል ለመጀመሪያ ጊዜ ለሕዝብ ታየ። ፲፱፻፳፫ ዓ/ም - በቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ የንግሥ በዓል ዋዜማ፤ የታላቁ ንጉሠ ነገሥት የዳግማዊ ዓፄ ምኒልክ ሐውልት በመናገሻ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተ ክርስቲያን አጠገብ፤ ለበዓል የመጡት እንግዶች በተገኙበት ሥርዐት፣ የሐውልቱን መጋረጃ የመግለጥ ክብር ለብሪታንያ ንጉሥ ወኪል ለ(ዱክ ኦፍ ግሎስተር) ተሰጥቶ ሐውልቱ ተመረቀ። ፲፱፻፵፭ ዓ.ም. - አሜሪካ በዓለም የመጀመሪያውን የሃይድሮጅን ቦምብ በማፈንዳት ማርሻል ደሴቶች (Marshall Islands) ላይ ፈተነች። ፲፱፻፶፫ ዓ.ም. - በአሜሪካ የፕሬዚደንትነት ምርጫ ዘመቻቸው ላይ ለዕጩነት የቀረቡት ጆን ኤፍ ኬኔዲ፣ የሰላማዊ ተልእኮ ወይም (Peace Corps) በሚል ያቀዱትን ኃሣብ ይፋ አደረጉ። ፲፱፻፷፮ ዓ/ም - የጀርመን ዴሞክራሲያዊ ሪፑብሊክ (ምሥራቅ ጀርመን) አዲስ አበባ ላይ ቤተ-ልዑካን (ኤምባሲ) ከፈተ። - የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከአዲስ አበባ ወደ ቤጂንግ የበረራ መሥመር ጀመረ። - የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ በጎ አድራጎት ድርጅት የዓመቱ ሽሽልማት ተቀባይ፣ የሴኔጋል ፕሬዚደንት ሊዮፖልድ ሴዳር ሴንግሆር አዲስ አበባ ገቡ። - የቆጵሮስ ደሴት ፕሬዚደንት አቡነ መቃሪዮስ የንጉሠ ነገሥቱን ፵፫ኛ የዘውድ በዐል ያካተተ የአምስት ቀን ጉብኝት ለማድረግ አዲስ አበባ ገቡ። ፲፱፻፸፬ ዓ.ም. - በካሪቢያ ባሕር ላይ የሚገኙት የአንቲጋ እና ባርቡዳ ደሴቶች ነጻነታቸውን ከብሪታንያ ተቀዳጁ። ፲፱፻፹፮ ዓ.ም. - በአውሮፓ፣ የማስትሪክት ውል የሚባለው ስምምነት የአውሮፓ ሕብረትን በመመሥረት ሥራ ላይ ዋለ። ፲፱፻፸፪ ዓ.ም. - የሠላሳ አራተኛው የአሜሪካ ፕሬዚደንት የድዋይት ዴቪድ አይዘንሃወር ባለቤት ሜሚ አይዘንሃወር በተወለዱ በ ሰማንያ ሁለት ዓመታቸው አረፉ። ፳፻ ዓ.ም - በሁለተኛው የዓለም ጦርነት መደምደሚያ ላይ ሂሮሺማ ላይ የአቶም ቦምብ የጣለውን የአሜሪካ አየር ኃይል ዠበብ ያበረሩት ብርጋዴር ጄኔራል ፖል ቲቤትስ (Brigadier Gen. Paul Tibbets) በተወለዱ በዘጠና ሁለት ዓመታቸው አረፉ። (እንግሊዝኛ) P.R.O., FCO 371/1660 - ANNUAL REVIEW FOR ETHIOPIA FOR 1973"} {"id": "1809", "contents": "ቴምፕላር ወይም በሙሉ ስማቸው የክርሰቶስ እና የሰለሞን መቅደስ ምስኪን ወታደሮች የሚባሉት በጣም ታላቅ እና ሃይለኛ ከነበሩት ክርስቲያናዊ ወታደራዊ ስርአቶች ውስጥ ዋነኞቹ ናቸው። ይህ ስርዓት በ1088 ዓ.ም. ከተካሄደው አንደኛው የመስቀል ጦርነት በኋላ ማለትም በ1110 ዓ.ም. አዲስ የተቋቋመውን የእየሩሳሌም መንግስት ከእስላሞች ለመከላከልና ወደ ከአውሮፓ ወደ እየሩሳሌም የሚጎርፉትን ተሳላሚዎች ደህንነት ለመጠበቅ የተመሰረተ ነው። ቴምፕላሮች የተዋቀሩት በገዳማዊ ስርዓት ሲሆን ይኸውም የሲሰተርሲያን ስርዓት መስራች የነበረው የክላርቮው በርናርድ በዘረጋላቸው ህግጋት መሰረት ነው። ቴምፕላሮች ከብዙ መሳፍንት ጋር ግንኙነት ስለነበራቸው እና ጳጳሱም እነሱ ከሚቆጣጠሩዓቸው ቦታዎች ሁሉ ግብርና አስራት እንዲሰበስቡ ስለፈቀደላቸው በአጭር ጊዜ ውስጥ ዝነኛና ሃይለኛ ለመሆን ችለዋል። ቴምፕላሮቹ አራት ዋና ክፍሎች የነበሩአቸው ሲሆን እነዚሁም፤ ዋነኞቹ ወታደሮች ወይም ናይትስ የሚባሉት፤ ሙሉ የፈረሰኛ ትጥቅ የታጠቁ ከዝቅተኛ የህብረተሰቡ ክፍል የተውጣጡት ወይም ሰርጀንትስ በመባል የሚታወቁት፤ መለስተኛ የፈረሰኛ ትጥቅ የታጠቁ ገበሬዎች፤ ዋነኛው ስራቸው የስርዓቱን ንብረት ማስተዳደር የነበረ እንዲሁም ካህናት፤ ስራቸው የስርዓቱን መንፈሳዊ ህይወት መከታተል የነበረ ናቸው። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "10839", "contents": "ጻላጊ ወይም ቼሮኪ (ጻላጊኛ፦ ᏣᎳᎩ፣ ወይም ᎠᏂᏴᏫᏯ /አኒይዊያ/) በስሜን አሜሪካ የሚገኝ ታላቅ ኗሪ ጎሣ ነው። ደግሞ ይዩ፦ የዕምባዎች ጎዳና (ይህ ስለ ብሔር ወይም ሕዝብ የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "10899", "contents": "ኢትዮጵያዊው ደራሲ፤ ጋዜጠኛ አና መምሀር የሺጥላ ኮከብ መስከረም 21 ቀን 1958 በሃረርጌ ክፍለ ሃገር ተወልዶ የአንደኛ አና መለስተኛ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርቱን በባቢሌ፤ ወተር አና ሃረር እንዲሁም የከፍተኛ 2ኛ ደረጃ ትምህርቱን ደግሞ በሆሳእና ልጅ አበበ ወ/ ሰማያት ት/ቤት ተከታትሏ። ቀጥሎም በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ በባዮሎጂ በቢ ኤስ ሲ ዲግሪ ተመርቆ በኢሉባቦር ክፍለሃገር ሞቻ አዉራጃ እና መቱ ፤ እንዲሁም በአዲስ አበባ የከፍተኛ 12 እና በቀድሞው ተፈሪ መኮንን (እንጦጦ አጠቃላይ ) በመምሀረነት አገልገሏል። የሺጥላ ኮከብ ዶሰኛው እና ወገግታ የተሰኙ ከፍተኛ ተነባቢነት ያላቸዉ ልቦለዶቹን ገና በወጣትነት እድሜው ያበረከተ ሲሆን በጋዜጠኛነት ህይወቱም በየካቲት መጽሄት ዋና አዘጋጅነት፤ በአዲስ ዘመን እና የ ኢትዮጵያ ሄራልድ አዘጋጅነት አገልግሏ። በተለይ ለየት ያሉ የመጣጥፍ (ኤሴይ) አቀራረቦቹ ተንኳሽ (ፕሮቮካቲቭ) እና አነጋጋሪ በመሆናቸው ይታወቃሉ። በአሁኑ ጊዜ ነዋሪነቱ በጀርመን ሃገር ነው።"} {"id": "15441", "contents": "መመራመር ያገባል ከባህር የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሰወች እንዳይመራመሩ የሚያገስጽ ተረትና ምሳሌ። በአሁኑ ዘመን ይህ አይነት ዘይቤ ኋላ ቀር ወይም ምንም ጥቅም የሌለው ነው።"} {"id": "15447", "contents": "መተው ነገሬን ከተተው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "15453", "contents": "ሚስቱ ደግ ስንዴ እራቱ ወይራ እንጨቱ ደስታ ነው እቤቱ የአማርኛ ምሳሌ ነው። በዚህ ሚስቱ ክፉ ባቄላ እራቱ ብሳና እንጨቱ ሀዘን ነው እቤቱ ተቃራኒ የሚኖርን ደስተኛ አባወራ የሚስል አባባል።"} {"id": "14433", "contents": "ሁሉም ከኋላው ያገኘዋል እንደስራው የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሁሉም ከኋላው ያገኘዋል እንደስራው የአማርኛ ምሳሌ ነው። ስራ ለሰሪው እሾህ ላጣሪው ከሚለው ጋር የሚስማማ አባባል ነው። ሁሉም በስራው ልክ ያገኛል ነው። በርግጥ ይሄ አባባል አለም ፍትሃዊ ናት ከሚል የአስተሳሰብ ስልት የመነጨ ይመስላል።"} {"id": "15477", "contents": "ምን ያመጣ ድሀ ምን ያገሳ ውሀ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "15483", "contents": "ሞት ቢዘገይ ሲኦል ስለሞላ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "15489", "contents": "ሞኝና ወረቀት ሊደራደሩ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "15525", "contents": "ሰነፍ ገበሬ ክረምት በጋው በጋው ክረምቱ የአማርኛ ምሳሌ ነው። በሚሰራበት ጊዜ የምይሰራ ሰውን ለመግለጽ።"} {"id": "15531", "contents": "ሰካራም ዋስ አያጣም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "15537", "contents": "ሰውን ሰው ናቀው የራሱን ሳያውቀው የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሰው እራሱን የማወቅ ችሎታው በጣም አንስተኛ ነው።"} {"id": "15543", "contents": "ሰው አለብልሀቱ ገደል መግባቱ አለጉልበቱ ውሀ መግባቱ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ብልሃት እና ጉልበት አስፈላጊ እንደሆኑ ያስረዳል። ብልሃት ብቻ ወይም ጉልበት ብቻ የሆነ ሰው መጨረሻው ገድል ወይም ውሃ ነው።"} {"id": "15555", "contents": "ሰው ያስገድላል አባይ ውሀ ያስጮሀል ድንጋይ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "15561", "contents": "ሲሉ ስምታ ዶሮ ሞተች ዋና ገብታ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሲሉ ሰምታ ዶሮ ታንቃ ሞተች"} {"id": "15567", "contents": "ሲሮጥ የመጣን አህያ አጥብቀህ ጫነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "14505", "contents": "ሆድና ግንባር አይሸሸጉም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሆድና ግንባር አይሸሸጉም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ልሸሽግህ ቢባሉ የማይቻሉ ናቸው ነው መልዕክቱ"} {"id": "15591", "contents": "ሳይጠሩት አቤት የሰይጣን ጎረቤት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "14535", "contents": "ነሐሴ የወር ስም ሆኖ በሐምሌ እና በጳጉሜ ወራት መኻል የሚገኝ ከአስራ ሦስቱ ኢትዮጵያ የወራት አቆጣጠር ውስጥ አሥራ ሁለተኛው (፲፪ ኛው) የወር ስም ነው። «ነሐሴ» ከግዕዙ «ነሐሰ» ከሚለው ቃል የመጣ ነው። ነሐሴ የክረምት ሦስተኛው ወር ነው። ነሐሴ ፯/7 ቀን ፲፱፻፶፪/1952 ዓ/ም የመካከለኛው አፍሪካ ሪፑብሊክ ከፈረንሳይ ነሐሴ ፱/9 ቀን ፲፱፻፶፪/1952 ዓ/ም ኮንጎ ሪፑብሊክ ከፈረንሳይ ነሐሴ ፲፩/11 ቀን ፲፱፻፶፪/1952 ዓ/ም ጋቦን ከፈረንሳይ ዘመነ ማቴዎስ ዘመነ ማርቆስ ዘመነ ሉቃስ ዘመነ ዮሀንስ ^ [1]"} {"id": "14547", "contents": "ጡጥም ከፈስ ተቆጠረች የ[[አማርኛ]ሠ] ምሳሌ ነው። ጡጥም ከፈስ ተቆጠረች የአማርኛ ምሳሌ ነው። አንድን ነገር ለማናናቅ የሚጠቀሙት የምጸት ተረትና ምሳሌ ነው"} {"id": "14559", "contents": "ጥጋበኛ ከርከሮ የነፍጠኛ ጎጆ ይታከካል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ጥጋበኛ ከርከሮ የነፍጠኛ ጎጆ ይታከካል የአማርኛ ምሳሌ ነው። አይጥ ለሞቷ የድመት አፍንጫ ታሸታለች ከሚለው ጋር የሚሄድ ተረትና ምሳሌ።"} {"id": "14565", "contents": "ሜሮን ጌትነት ታዋቂ ገጣሚና ተዋናይ ስትሆን በመድረክ አስተዋዋቂነትም ትታወቃለች። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "14571", "contents": "ጸሀይ ብልጭ ወፍ ጭጭ ሲል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ጸሀይ ብልጭ ወፍ ጭጭ ሲል የአማርኛ ምሳሌ ነው። በጣም ጠዋት ላይ/ ሳያረፍዱ/ በጊዜው"} {"id": "14577", "contents": "ጸሎት ከፍቅር ሀይማኖት ከምግባር ይበጃል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ጸሎት ከፍቅር ሀይማኖት ከምግባር ይበጃል የአማርኛ ምሳሌ ነው። አለበለዚያ ለግብዝነት እንጋለጣለን"} {"id": "14583", "contents": "ጽዋ በተርታ ስጋ በገበታ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ጽዋ በተርታ ስጋ በገበታ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "14589", "contents": "ጾማ ጾማ ለጸሎተ ሀሙስ እርጎ ትልስ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ጾማ ጾማ ለጸሎተ ሀሙስ እርጎ ትልስ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሰርቶ ለፍቶ በመጨረሻ ላይ ስህተት የሚፈጽምን ሰው የሚገልጽ አባባል።"} {"id": "15807", "contents": "ዞራስተር በጥንቱ የፋርስ ግዛት (ያሁኑ ኢራን) የኖረ የዛራጡሽትራ ሃይማኖት መስራች ነበር። ሃይማኖቱ በጣም ረጅም ታሪክ የነበረውና በሳሳሲን ስርወ መንግስት የፋርስ አገር ብሄራዊ ሃይማኖት ነበር። አብዛኛው ተመራማሪወች እንደሚስማሙ፣ ዞራስተር በርግጥ በህይወት የነበረ ሰው ነው። በግምት ከዛሬ 3200 አመት በፊት እንደኖረ (ማለት ከክርስቶስ ልደት በፊት በ13ኛው ክፍለ ዘመን) ይተመናል። ሆኖም ግን ይህ እርግጠኛ ጊዜ አይደለም፣ አንዳንዶች የነቢዩን ዘመን ከ18ኛው እስከ 9ኛው ከክርስቶስ ልደት በፊት በነበሩ ክፍለ ዘመኖች በአንዱ ሊኖር እንዲችል ይገምታሉ። የሰው ልጅ አጠቃላይ ሁኔታ በአዕምሮው ውስጥ በሚካሄድ የ\"አሻ\" (እውነት)ና የ\"ድሩይ\" (ውሸት) ግጭቶች የሚወሰን ነው። ፈጠራ፣ ኅልውነት፣ ነጻ ፈቃድ፣ የተፈጥሮ (ሥነ ፍጥረታዊ) ሕግ -- እኒህ ሁሉ አሻ (እውነት) ይባላሉ። ባጠቃላይ መልኩ የክፉና ደግ አስተሳሰቦችን ያፈለቀ ነቢይ ነው። ሁሉም ነገር የክፉ ወይም የደግ ዋጋ ሳይሰጠው በፊት ሁሉም ነገር የተፈቀደ ነበር። የዞራስተር ፈጠራ ለራሱ ሃይማኖት ብቻ ሳይሆን በአይሁድ ሃይማኖትም ላይ ተጽዕኖ በማሳረፍ በክርስትናና አሁን በምንኖርበት አለም አስተያየቶች ላይ ከፍተኛ ተጽዕኖ ያደርጋል። ብዙ ፈላስፋወች፣ እንደ ስፒኖዛ፣ ሄራክሊተስ ፣ ፕላቶ ከዚህ ሰው ትምህርት ቀስመዋል። ጥቅስ፦ «ፈቃድና ኃይል ሲኖረኝ፣ የአሻ ፍላጎት አስተምራለሁ።» -- ጋጣ (ያስና 28:5)"} {"id": "16293", "contents": "ፍቅር እና ዳንስ የኢትዮጵያ ፊልም ነው። ፊልሙ በሀገሪቱ ሲኒማ ቤቶች ረዥም ጊዜ የቆየ ሲሆን በህዝብ ዘንድ ከፍተኛ ተቀባይነትን አግኝቷል።"} {"id": "16299", "contents": "ለፊልሙ፣ እንቆቅልሽ (ፊልም) ይዩ። እንቆቅልሽ፣ የአነጋገር ዘይቤና ፍቺ እንቆቅልሽ የምንጫወተው አካባቢን ለመመርመር ለማጥናት በነገሮች መካከል ያለውን ተመሳሳይነት እና ልዩነት የምንፈትሽበት ባህላዊ የማስተማርያ ዘዴ ነው፣ ይሉናል ምሁራን። እንቆቅልሽ ተጫዋቾች ከአራቱ የቋንቋ ክህሎቶች መካከል፣ የመናገር እና የማዳመጥን ችሎታቸውን በርግጥ ያዳብራሉ። እንቆቅልሾቻችን በተለይ ነባር የሆነውን ባህላችንን የመግለጽ ሁኔታም ይታይባቸዋል። ይህ ማለት ግን ሰዎች በአካባቢያቸው ያለውን የዘመናዊ ቴክኖሎጂ ውጤቶችን በእንቆቅልሽ መልክ አይጠቀሙባቸውም ማለት አይደለም። እንቆቅልሽ በአገራችን በተለይ ለህጻናቱ እውቀትን ለመገብየት የቋንቋ ችሎታን ለማዳበር ማህበራዊ ግንኘትን ለማጠናከር ከፍተኛ ሚናን ይጫወታል። ለምሳሌ እንቆቅልሽ የሚጫወቱ ሰዎች እንቆቅልሽ ሲጠይቁ ህግና ስርአትን አክብረው ነው። እንደ የህብረተሰቡ እምነትም ጨዋታው የተለያየ ስርአት እና ደንብ አለው። በአገራችን በተረት ውስጥ በሃሳብ ስንዝሮ ብለን የምናውቀው አይነት ምስል ጀርመናውያንም በባህላቸው ዛንድ ማን በሚል መጠርያ በጣም አጭር እና ረዘም ያለ ሪዝ ያንጠለጠለ ምስል እንዳላቸው በተለይ በህጻናት ዘንድ ታዋቂ እንደሆነ እና ባለፉት ሶስት ሳምንት ግድም ሃምሳኛ አመቱ እንደተከበረለት ባለፈው ሳምንት ዝግጅታችን አውስተን ነበር። ይህንኑ በማስታከክ በአገራችን በተለይ ስላለው ዘይቤያዊ አነጋገር ተረት እና እንቆቅልሽ ከምሁራን ጋር ያደረግነው ውይይት ዛሪም ይቀጥላል። እንቆቅልሽ የምንጫወተው አካባቢን ለመመርመር አካባቢን ለማጥናት በነገሮች መካከል ያለውን ተመሳሳይነት እና ልዩነት የምንፈትሽበት ባህዊ የማስጠማርያ ዘዴ መሆኑን ምሁራን ይገልጻሉ። በአዲስ አበባ ዩንቨርስቲ በቋንቋ ጥናት ተቋም መምህር የሆኑት አቶ መስፍን መሰለ አንድ እንቆቅልሽ ልጠይቅሽ ሲሉ ቃለ ምልልሳቸውን ይጀምራሉ። «ላዩ በድን ታቹ በድን መሃሉ ነፍስ አድን የሆነ ነገር ምንድ ነው?"} {"id": "16305", "contents": "ከማይደርሱበት በኢትዮጵያዊያን የተሠራ ፊልም ነው። ፊልሙ በሀገሪቱ ሲኒማ ቤቶች ረዥም ጊዜ የቆየ ሲሆን በህዝብ ዘንድ ከፍተኛ ተቀባይነትን አግኝቷል።"} {"id": "16311", "contents": "አባይ ቨርሰስ ቬጋስ በኢትዮጵያዊያን እና በውጭ ሀገር ዜጎች የተሰራ ፊልም ነው። ይህ ፊልም ከኢትዮጵያ ፊልሞች ለየት የሚያደርገው በተሻለ የፊልም ዕውቀት እና የፊልም መሳሪያዎች በተለይም Red One በተባለው ካሜራ የተቀረጸ ፊልም በመሆኑ ነው። ቀረፃዎች በኢትዮጵያ እና በአሜሪካ ከተሞች ተደርገዋል። በፊልሙ ላይ ዳይሬክተሩ ቴዎድሮስ ተሾመን ጨምሮ ሌሎች አንጋፋ እና ወጣት ተዋንያን ተሳትፈውበታል። ፊልሙ በሀገሪቱ ሲኒማ ቤቶች መታየት የጀመረ ሲሆን በህዝብ ዘንድ ከፍተኛ ተቀባይነትን አግኝቷል። ይህ ፊልም ሙሉ ፕሮዳክሽኑ በቴዲ ስቱዲዮ ፕሮዳክሽን የተሠራ ሲሆን የእያንዳንዱ ተሳታፊ የስራ ድርሻ ከዚህ እንደሚከተለው ነው። ደራሲ እና ዳይሬክተር፡ ቴዎድሮስ ተሾመ 1ኛ ረዳት ካሜራ፡ ሳልቫዶር ቬጋ 2ኛ ዩኒት ፎቶግራፍ ዳይሬክተር፡ ብስራት ጌታቸው የፎቶግራፍ ዳይሬክተር፡ ማቲያስ ሹበርት ረዳት ዳይሬክተር /ኢትዮጵያ/፡ ያሬድ ሹመቴ ፕሮዳክሽን ማናጀር /ኢትዮጵያ/፡ በኃይሉ ተሾመ፣ ነብዩ ታደሰ ማጀቢያ ሙዚቃ፡ ሱልጣን ኑሪ (ሶፊ)፣ ስለሺ ደምሴ (ጋሽ አበራ ሞላ) ላስ ቬጋስ ፕሮዲዩሰር፡ ትሬቨር ጆንስ ድምጻውያን፡ ሃመልማል አባተ፣ ጎሳዬ ተስፋዬ እና ማዲንጎ አፈወርቅ ስክሪን ፕሌይ፡ ቴዎድሮስ ተሾመ፣ ሠለሞን ቦጋለ፣ ፈለቀ አበበ፣ ያሬድ ሹመቴ፣ ማርክስ ናሽ ዋና አዘግጅ፡ ቴዎድሮስ ተሾመ"} {"id": "9429", "contents": "በልጺ (ሞልዶቭኛ፦ Bălţi) የሞልዶቫ ሦስተኛ ትልቅ ከተማ እንዲሁም በአገሩ ስሜን ዋነኛው ከተማ ነው። ከኪሺንው ወደ ስሜን በ135 km ይርቃል። የድኒስትር ወንዝ ፈሳሽ በሆነው በትንሹ ረውት ወንዝ አጠገብ በአቀበት ላይ ሲገኝ በመካከለኛው ዘመን ይህ አቀበት በደን (ዕንጨቶች) ተሸፍኖ አሁንም ተቆርጧል። በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ በልጺ የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ።"} {"id": "9489", "contents": "ሌቱም አይነጋልኝ በውቤ በረሃ በ ፲፱፻፶፯ ዓ.ም. ተጀምሮ በፈረንሳይ አገር ኤክስ አን ፕሮቫንስ የተፈጸመ መጽሐፍ ነው። ደራሲው ስብሐት ገብረ እግዚአብሔር መጽሐፉ እንዲታተም እሱ ደንታ ባይኖረውም...በመጽሐፉ ውስጥ እንደጠቀሰው «እኔ 'ኮ ያደረብኝ ለዘብተኛ ልዝብ ዛር በበቂ ደሞዝና 'ትርፍ' ስኣት እያምበሻበሸ ስላበረታታኝ ፃፍኩ'ንጂ፤ ይታተም አይታተም ደንታ አልነበረኝም።» ወዳጆቹ ቢሞክሩም በመንግስት ሳንሱር «ለአንባቢያን የማይገቡ ግልጽ የወሲብ ቃላቶች አሉበት» በሚል ምክንያት እየታገደ ለሃያ አምስት ዓመታት በአንባቢዎቹ እጆች በእጅ እየተገለበጠ ሲነበብ ኖሯል። በአሁኑ ሰዓት በመጀመሪያ እነዚያ ወሲባዊ ቃላቶችን «ለስለስ» ባሉ ቃላቶች በመተካት ለአንባቢያን እንዲደርስ መጽሐፉ ታትሞ ለገብያ የቀረበ ሲሆን በመቀጠልም በአገራችን አቆጣጠር በ1999 ያንኑ መጽሐፍ ደራሲው የተጠቀመባቸውን ቃላቶች ትክክለኛ ግልባጭ የያዘ «ሌቱም አይነጋልኝ...እንደ ወረደ» ለአንባቢያን ቀርቧል። ስብሐትም እዚሁ ዕትም ላይ «እንግዲህ አንባብያን ሆይ፤ በገዛ ታሪኬ፤ በገዛ ሦስት ሺ ዘመን ያገሬ ክርስትና፤ በገዛ ውቤ በረሀዬ፤ የኖርኩትን፤ ያየሁትን፤ የሰማሁትን፤ በተቻለኝ አቅምና በታደልኩት የትረካ ተሰጥዎ ለአራዳዎችም ለፋራዎችም ያገሬ ልጆች (ያውም ከሊቅ እስከ ደቂቅ!) ለምን አላበረክትላቸውም? አራዳዎቹም አብረውኝ ደስ ይላቸዋል፤ ፋራዎቹም ድብርታቸው ይብስባቸውና አንጀቴ ቅቤ ይጠጣል፤ ቀኑ የፆም ቢሆንም፤ እና እኔ የቄስ ልጅ፤ የደብተራ የልጅ ልጅ በመሆኔ የምኮራ ብሆንም። ያውም መብቴ በህገ መንግስት እየተጠበቀልኝ!"} {"id": "9597", "contents": ""} {"id": "9603", "contents": "ገላጋይ አጥቼ ግልገሌን በላኋት ገለፈንት የሴት ጋለሞታ ጉድ ነሽ ያንኮበር ቅጠል በየሄድሽበት ነገር ማንጠልጠል ጋን በጠጠር ይደገፋል ግም ለግም አብረህ አዝግም"} {"id": "16107", "contents": "የመጀመሪያወቹ ሶስት ክፍሎች ያለምንም ችግር በራሳቸው አንድ የተሟላ ጽሁፍ ይወጣቸዋል፣ ከዚህ አንጻር አራተኛው ክፍል የኒህ የሶስቱ አካል ይሁን እራሱን የቻለ ክፍል ይሁን የሚለው በተመራማሪወች ዘንድ ክርክር አለ። በዚህ ክፍል ዞራስተር አርጅቶ እናገኘዋለን። እንደድሮው ከተራራው ወርዶ ማስተማር አቁሞ የሚፈልጉት ሰወች ተራራው ድርስ መጥተው ትምህርት ሲወስዱ እናነባለን። ዞራስተር ከትልልቅ ሰወች ጋር በመገናኘት እራሱን በኒህ ሰወች ይከባል፣ ምግብንም ከነሱ ጋር ይካፈላል፡፡ እነዚህ ታላላቅ ሰወች፡ የግራና የቀኙ ንጉሶች፣ የአረጀው ምትሃተኛ፣ የሮማው ፓፓ፣ ፈቃደኛው ለማኝና ጥላው፣ ንጹህ አዕምሮ፣ በጣም ፉንጋው ሰው ናቸው። ሁሉም በአዕምሮአቸው ትክክል ነው ብለው የተቀበሉት ነገር ትክክል ሳይሆን (አምላክ፣ እውነት፣ ልብ) ተጣሞባቸው ስላገኙ፣ ሆኖም ግን ከዚህ በመነሳት ውሳኔ ላይ መድረስ አቅቷቸው ተስፋ የቆረጡ ነበሩ። በዚህ ምክንያት ድሮ ይሰሩት የነበረውን ስራ መስራት አቅቷቸው የድሮው ስራቸው ተዋናይ/ገጸ ባህርይ ወደ መሆን የወረዱ ነበሩ። ለነዚህ ሰወች ሃዘን ሊገባው የነበረው ዞራስተር ከሃዘኑ ጋር ትንቅንቅ በመፍጠር ሃዘኑን ማሸነፍ እንዳለበት ያሳያል። [...] \"የመጨረሻው ጥፋቴ ምን ይሆን?\" ብሎ እራሱን ጠየቀ ከዚህ በኋላ ዞራስተር ወደ ራሱ አዕምሮ አተኮረ፣ ከትልቅ ድንጋይ ላይ ተቀምጦም አንሰላሰለ። በድንገት ተስተካክሎ ተቀመጠ፣ መለሰም፦ \"ለታላላቆቹ ሰወች ከንፈር መምጠጥ!"} {"id": "16131", "contents": "ቦርከና ወንዝ በኢትዮጵያ፤ ወሎ ክፍለ ሀገር በደሴ እና ኮምቦልቻ ከተሞች የሚገኝ ታዋቂ ወንዝ ነው። ይህ ወንዝ የሚገብረው ለአዋሽ ወንዝ ነው። ከኩታበር ከተማ ነው የሚጀምረው። የቦርከና ወንዝ ከሰሜን ወደ ደቡባዊ አቅጣጫ ደሴን፣ኮምቦልቻን፥ሀርቡንናከሚሴን እየሰነጠቀ በመፍሰስ ከሚሴ ከተማን ጥቂት እንዳለፈ ወደ ምስራቅ አቅጣጫ ፊቱን በማዞር ቁልቁል ወደ አፋር ምድር ይንደረደራል ።"} {"id": "2505", "contents": "ኩሩቭ (Kurów) በደቡብ-ምሥራቅ ፖሎኝ ያለች መንደር ናት። ከፑዋቪ እና ከሉብሊን ከተሞች መካከል በኩሩፍካ ወንዝ ላይ ትገኛለች። በ1997 2,811 ኗሪዎች ነበሩባት። በጳጉሜ 4 ቀን 1931 ዓ.ም. መንደሪቱ በጀርመን ሉፍትቫፈ (የአየር ኀይል) በቦምብ በጣም ተደበደበች። በጦርነቱ ጊዜ ጀርመኖች የባርዮች ሠፈር እንድትሆን አደረጉዋት። ዳሩ ግን አብዛኛው የታሠሩት ፖሎኞች ወደ ጫካ አምልጠው አርበኞች ሆኑ።"} {"id": "16527", "contents": "ቀስ እንዳይደፈረስ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ብዙ አይቻኮሉ"} {"id": "16533", "contents": "ቀብሮ የሚመለስ የሚመለስ አይመስለውም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "16539", "contents": "ቀንበር ታንቆ ጣውንት ታርቆ ምን ይሆናል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "2655", "contents": "የእንግሊዝ-ዛንዚባር ጦርነት በእንግሊዝ አገርና በዛንዚባር መካከል በነሐሴ ፳፪ ቀን ፲፰፻፹፰ ዓ.ም. የተደረገ ውግያ ነው። ጦርነቱ ከ 06:02 እስከ 06:40 ማለትም በ38 ደቂቃ ውስጥ በመፈጸሙ ከታሪክ መዝገብ ሁሉ አጭሩ ጦርነት ነው። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "12135", "contents": "ዎቮካ (1848 ዓ.ም. አካባቢ እስከ 1925 ዓ.ም.)"} {"id": "12201", "contents": "ሰማያዊ ፈረስ ኢትዮጵያዊ የሆነ የአርቲስት ሰራዊት ፍቅሬ የአማርኛ ፊልም ነው። በዲሴምበር 21 2004 እ.ኤ.አ. በሂልተን አዲስ ሆቴል ተመረቀ። በዘመናዊ መልኩ ከተሰሩ ዘመናዊ ፊልሞች አንዱና ፈር ቀዳጁ ነው። ፊልሙ እስክንድር የተባለ ገጸ ባህሪ ከሌላ ፍሬሰላም በተባለች ገጸ ባህሪ እገዛ ኢትዮጵያን በግኝቱ የመቀየር ሃሳቡን እውን ለማድረግ ሲጥር የሚስተዋልበት ነው። ደራሲና አዘጋጁ አርቲስት ሰራዊት ፍቅሬ ነው። በመሪ ተዋናይነትም ተሳትፎ አድርጓል። ፊልሙን ሰርቶ ለመጨረስ በጠቅላላ 300,000 ( ሶስት መቶ ሺህ ብር ) ገደማ እንደፈጀ በፊልሙ ምርቃት ላይ ተገልጿል።"} {"id": "2775", "contents": "1907 አመተ ምኅረት መስከረም 3 - በ1ኛ አለማዊ ጦርነት የደቡብ አፍሪካ ጭፍሮች ጀርመን ደቡብ-ምዕራባዊ አፍሪካ (ናሚቢያ) ወረሩ። መስከረም 3-18 - በፈረንሣይ ታላቅ የኤይን ወንዝ መጀመርያ ውግያ መስከረም 28 - ጀርመኖች የበልጅክ ከተማ አንትወርፐን ማረኩ ጥቅምት 17 - ቱርኮች የሩሲያ ጥቁር ባሕር ወደቦች ደብደቡዋቸው ጥቅምት 23 - በአንደኛው የዓለም ጦርነት ሩሲያ በቱርክ ላይ ጦርነት አወጀ ጥቅምት 22 - በአንደኛው የዓለም ጦርነት የብሪታንያ መርከቦች ኮሮኔል በሚባለው ውጊያ በቺሌ አጠገብ በጀርመን መርከቦች ተሸነፉ ጥቅምት 25 - እንግሊዝና ፈረንሳይ በቱርክ ላይ ጦርነት አዋጁና እንግሊዝ ቆጵሮስን ያዘች ጥቅምት 26 - ጃፓናውያን የጀርመኖች ቦታ በቻይና ጅያውጆውን ወሰዱባቸው ኅዳር 12 - የአሜሪካ ሠራዊት ከቬራክሩዝ ሜክሲኮ ወጡ ጥር 5 - በአቨዛኖ ጣልያ ታላቅ የምድር መንቀጥቀጥ 32,610 ሰዎች አጠፋ ጥር 11 - የጀርመን ጸፐሊን የእንግሊዝ አገር ከተሞች በቦምብ ደበደበ ጥር 23 - ጀርመኖች በሩሲያ ላይ የመርዝ ጋዝ ፈሰሰች መጋቢት 5 - የብሪታንያ መርከቦች በቺሌ አጠገብ የጀርመን መርከብ ድሬስዴንን አሰመጡት መጋቢት 5 - ብሪታንያ ፈረንሳይና ሩሲያ በስምምነት ቁስጥንጥንያ ከጦርነቱ በኋላ ለሩሲያ መንግሥት እንዲሆን ተስማሙ መጋቢት 9 - እንግሊዞች በዳርዳኔል ቱርክ ላይ ሲወረሩ አልተከናወንም ሚያዝያ 5 - በሜክሲኮ አብዮት - በሠላያ ውግያ የፓንቾ ቪላ ሠራዊት ድል ሆኑ ሚያዝያ 14 - ጀርመኖች በኢፕር በልጅክ ውግያ የመርዝ ጋዝ ጣሉ ሚያዝያ 16 - የአርሜኖች እልቂት በቱርክ ጀመረ ሚያዝያ 17 - የአውስትራልያና የኒው ዚላንድ ሠራዊት በጋሊፖሊ ቱርክ ወረሩ ሚያዝያ 22 - የአውስትራልያ ንኡስ-መርከብ በቱርክ አጠገብ ተሰጠመ ሚያዝያ 29 - የእንግሊዝ መርከብ ሉሲታኒያ በአይርላንድ አጠገብ ተሰጥማ 1,198 ሞቱ ግንቦት 1 - ጀርመንና ፈረንሳይ ሃያላት በአርቷ ውጊያ ተጣሉ ግንቦት 15 - ጣልያ በአውስትሪያ-ሃንጋሪ ላይ ጦርነት በማዋጁ የጓደኞች ቡድን አባል ሆነ ግንቦት 26 - በሜክሲኮ አብዮት - በሌዮን ውግያ የፓንቾ ቪላ ሠራዊት ድል ሆኑ ሐምሌ 21 - የአሜሪካ ሠራዊት የካሪቢያን አገር ሃይቲ ወረሩ ሐምሌ 29 - በታላቅ አውሎ ንፋስ 275 ሰዎች በኒው ኦርሊንስና ጋልቬስቶን ቴክሳስ አሜሪካ አገር ጠፉ ነሐሴ 10 - የጓደኞች ቡድን በስምምነት ቦስኒያ እና ክሮዋሽያ ከጦርነቱ በኋላ ለሰርቢያ እንዲሆኑ ተስማሙ ጳጉሜ 1 - ታንክ የሚባል የጦርነት መሳርያ ለመጀመርያ ጊዜ በእንግሊዞች ተፈተነ።"} {"id": "12369", "contents": "ሜትር አለም አቀፍ መሰረታዊ የርዝመት መለኪያ አሀድ ነው። የተፈጠረው በፈረንሳይ የሳይንስ ትምህርት በፕላቲኒየም ላይ ባሉ ሁለት ነጥቦች መካከል ያለ ርቀት በማለት ነበር። ይህም ርቀት ይወክላል የሚባለው ከምድር ወገብ እስከ የመሬት ሰሜናዊ ጫፍ ድረስ ያለውን ርቀት አንድ አስር ሚሊዮንኛ ( 0.0000001 መቶኛ)ን ነው። ይህም በፓሪስ ሜሪዲያን ላይ ስንጓዝ ማለት ነው። በ1983 እ.ኤ.አ. አንድ ሜትር ብርሃን በ 1/299,792,458 ሰከንድ የሚጓዘው ርቀት ተደርጎ ተሰልቷል። ከሌሎች የርዝመት መለኪያ አሀዶች ጋር ለማነጻጸር 1 ሜትር ከ1000 ሚሊ ሜትር፣ 39.370 ኢንች ጋር እኩል ነው።"} {"id": "14841", "contents": "ለራሱ አያውቅ ሰው አይጠይቅ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "14847", "contents": "ለራበው ባዶ መሶብ ማቅረብ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "14853", "contents": "ለሰበበኛ ቂጥ መረቅ አታብዛበት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "14859", "contents": "ለሰው ሞት አነሰው የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሰውን ልጅ መጥፎ ባህርይ በማገናዘብ ሞት አያንሰውም ብሎ ለማለት የሚጠቅም ምጸታዊ ንግግር።"} {"id": "14865", "contents": "ለሰው ብሎ ሲያማ ለኔ ብለህ ስማ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ብዙ ጊዜ ሰወች በሌሎች ላይ የሚያፈጽሙት ድርጊት መልሶ በአንተም ስለሚደረስ እኔ አያገባኝም ብለህ ከምትመለከት ነግ በኔ ብለህ ስማ/አስብ።"} {"id": "14871", "contents": "ለሰው የማይል ሰው ሞትም ሲያንሰው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "14883", "contents": "ለሹመት ካልመከሩለት ለጥርስ ካልነከሩለት የአማርኛ ምሳሌ ነው። አምባ ገነንነትን የሚቃወም"} {"id": "14901", "contents": "ለቅሶ ሳለ ከቤት ይሄዳል ጎረቤት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "16731", "contents": "ቆማጣ ብለው ያው ቁምጥና ነው ሌላ ምን ይመጣል አለ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "16737", "contents": "ቆንጆና እሸት አይታለፍም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "16755", "contents": "በርበሬን ከላመ ከሞተ አግኝተሽው ዋጥ ስልቅጥ አድርገሽ ከምኔው ጨረሽው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "16761", "contents": "በሽታውን የደበቀ መድህኒት አይገኝለትም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዝምታ ወርቅ አይደለም ይመስላል መልዕክቱ"} {"id": "12471", "contents": "ፌርሚየም (Fermium) የንጥረ ነገሮች ሠንጠረዥ ውስጥ ኬሚካዊ ውክሉ Fm ነው። አቶማዊ ቁጥሩም 100 ነው። የጥንተ፡ንጥር ጥናት (ኬሚስትሪ) በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ ፌርሚየም የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ። (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "12477", "contents": "ሀፍኒየም የጥንተ፡ንጥር ጥናት (ኬሚስትሪ) (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "12483", "contents": "አዮዲን (Iodine) የንጥረ ነገሮች ሠንጠረዥ ውስጥ ኬሚካዊ ውክሉ I ነው። አቶማዊ ቁጥሩም 53 ነው ፈሳሽ አዮዲን ደግሞ በትኩስ ቁስል ላይ የሚፈስ የሚቆጠቁጥ መድኃኒት ነው። በሥነ ሕይወት ረገድ አዮዲን ለእንቅርት እጢ («ታሮድ» ወይም «ቴሮድ» እጢ) ጤና አይነተኛ ነው። እጢው አዮዲንን ሲጎደል፣ የእንቅርት በሽታ ጠንቅ ይሆናል። በቴሮድ ላይ የኑክሌር ጨረራ መጥፎ ውጤት ለማከም፣ የአዮዲንና የፖታሼም ውሑድ ይጠቀማል። የጥንተ፡ንጥር ጥናት (ኬሚስትሪ) በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ አዮዲን የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ። (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "12495", "contents": "ሜይትኔሪየም(Meitnerium) የንጥረ ነገሮች ሠንጠረዥ ውስጥ ኬሚካዊ ውክሉ Mt ነው። አቶማዊ ቁጥሩም 109 ነው። የጥንተ፡ንጥር ጥናት (ኬሚስትሪ) በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ ሜይትኔሪየም የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ። (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "12501", "contents": "ኔፕቲዩኒየም (Neptunium) የንጥረ ነገሮች ሠንጠረዥ ውስጥ ኬሚካዊ ውክሉ Np ነው። አቶማዊ ቁጥሩም 93 ነው። የጥንተ፡ንጥር ጥናት (ኬሚስትሪ) በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ ኔፕቲዩኒየም የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ። (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "18621", "contents": "ፍሬንድስ (እንግሊዝኛ: Friends) የአሜሪካ ተወላጅ በሆኑት ዴቪድ ክሬን (እንግሊዝኛ: David Crane)እና ማርታ ኩፍማን (እንግሊዝኛ: Marta Kauffman) የተፈጠረ የቴሌቪዥን ድራማ ነው። ይህ ተከታታይ ፊልም በአየርላይ የዋለው በኤንቢሲ ከእ.አ.አ. ሴፕቴምበር 22፣ 1994 እስከ ሜይ 6፣ 2004 ነበር። ፊልሙ በኒው ዮርክ ከተማ ማንሃታን ውስጥ ስለሚኖሩ ጓደኞች ህይወት ዙሪያ የሚያጠነጥን ሲሆን በይዘቱ በአስቂኝ ንግግሮች እና ድርጊቶች የተሞላ መሆኑ አስቂኝ ፊልም ያሰኘዋል።"} {"id": "16905", "contents": "ፆታ ወንድ እና ሴት በሚል የተለዩ ባህሪያትን የያዙ ፍጥረታት ምድብ ነው።"} {"id": "16917", "contents": "ፈረሰኛ የወሰደውን እግረኛ አይመልሰውም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "16923", "contents": "ፈረስ አውቃለሁ ስገታ እወድቃለሁ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "16929", "contents": "ፈሩ ፈሩ ማጀት አሩ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ፍርሃት ለውርደት ያጋልጣል"} {"id": "18753", "contents": "ጄምስ ሳልተር (ትውልድ 1925 እ.አ.አ.) ታዋቂ አሜሪካዊ ደራሲ ነው። በዋናነት እንግሊዝኛ: A Sport and a Pastime በተሰኘው ስራው ይታወቃል። ‎የአሜሪካዊ ደራሲያን ዝርዝር (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "18765", "contents": "ሀዳኒሽ በሱመራዊ ነገሥታት ዝርዝር ላይ የሐማዚ ንጉሥ ሲሆን ከኪሽ ነገሥታት በኋላና ከኡሩክ ንጉሥ ኤንሻኩሻና በፊት በሱመር ላዕላይነቱን ለ360 አመታት ያዘ። እንዲህ ረጅም ያለ ጊዜ እንደ ነገሠ ባይታስብም እንኳን ለጥቂት ዘመናት (ምናልባት 2243-2215 ዓክልበ. አካባቢ) በአገሩ እንደ ቆየ በቃላል ይቻላል። በሌላ ምንጮች በኩል ስሙ የሚገኝ በአንድ ሰነድ ብቻ አለ። ከብዙ መቶ ዘመን በኋላ የተጻፈ በኒፑር መቅደስ የነበሩት የባቢሎን ጣኦታት ዝርዝር እንደሚለው፣ በመቅደሱ በር ጎን ለጎን 2 የስፊንክስ ጣኦታት ስሞች «ሃታኒሽ እና ሉማ» ተባሉ። «ሉማ» ማለት የላጋሽ ንጉሥ ኤአናቱም ሌላ (አሞራዊ) ስም ነው፤ ደግሞ ሀዳኒሽ በኒፑርና ኪሽ እየገዛ ኤአናቱም በላጋሽ እንደ ነገሠ ይቻላል። የነገሥታት ዝርዝር ኤንሻኩሻና ከሀዳኒሽ የሱመር ላይኛነት እንደ ያዘ ሲል ኤንሻኩሻና እራሱ የኤአናቱም ተወዳዳሪ ሆነ።"} {"id": "16977", "contents": "ፍየል ሁለት ወልዳ አንዱ ለመጽሀፍ አንዱ ለወናፍ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "16995", "contents": "ታጠቅ ገብረ ወልድ (ከ፲፱፻፳፰ እስከ ፳፻፩ ዓ.ም.) በሸዋ ሰላሴ ጅሩ ተወለደ። ታጠቅ ባደረበት የሙዚቃ ዝንባሌ የሀገር ባህል ሙዚቃ በተለይም ማሲንቆን በመጫወት የሚታወቅ ሲሆን ዜማዎችንና ግጥሞችንም በመድረስ የሚታወቅ አንጋፋና ታዋቂ አርቲስት ነበር። ^ ናሽናል ቢብሊዮግራፊ ቡድን፣ የአንጋፋ አርቲስቶች መዝገበ የሕይወት ታሪክ፣ መጋቢት ፳፻፣ ገጽ 22-23 (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "3363", "contents": "አዋሳ ከአዋሳ ሃይቅ በታላቁ ሪፍት ቫሌ/ስምጥ ሸለቆ ላይ የሚገኝ ከተማ ነው። የደቡብ ሕዝቦች ክልል ዋና ከተማ ስትሆን በሲዳማ ዞን ተገኛለች። የአዲስ አበባ-ናይሮቢ መንገድ ላይ በላቲቱደና ሎንጁቱድ 7°3′ ሰሜን ኬክሮስ እና 38°28′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ናት። አዋሳ በውበትዋና በትልቅነትዋ ባሁኑ ጊዜ ታላቅ የቱሪስት መስህብ ያላት ነች። በማዕከአዊ ስታቲስቲክ ባለስልጣን ትመና የ119,623 ሰው መኖሪያ ስትሆን ከነሱም 60,378 ወንዶች 59,245 ሴቶች ሆነው ተተምነዋል። አዋሳ የቀድሞ ሲዳሞ ክፍለ ሓገር ዋና ከተማ የነበረች የደቡብ ዩኒቨርሲቲ፥ የአንድ ኤርፖርትና የሰፊ ገበያ ማዕከል ናት። አዋሳ ከ1998 ዓ.ም. ጀምሮ ሃዋሳ በመባል የታወቃል። ይህን ተመርክዞ የደቡብ ዩኒቨርሲቲ ሃዋሳ በመባል ስሙ ተቀይሮአል። የሃዋሳ ከተማ በአሁን ሰዓት በከፍተኛ ደረጃ እያደገች ያለች ከተማ ሰትሆን ወደ 600,000 ነዋሪ እንደሚገኝባት ይገመታል። ከተማዋን በሰሜን ኦሮምያ በደቡብ ዲላ በምዕራብ ከምባታ በ ምስራቅ አለታ ወንዶ ያዋስኑዋታል። አሁን በሲዳማ ክልል"} {"id": "20121", "contents": "ትንሽ በመናገር እውነት ትከበር የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20133", "contents": "ትንሽ ምላጭ አገር ትላጭ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20157", "contents": "ትናንሽ ልጆች ትናንሽ ሀብቶች የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20163", "contents": "ነገር የሻ ዳኛ አምጡ ይላል የዶሮ ሻኛ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "13143", "contents": "ባሻ ማለት በጥንቱ ዘመን ኢትዮጵያኖች ይጠቀሙበት የነበረ የማዕረግ አይነት ነው።"} {"id": "20175", "contents": "ነገርና ገመድ አለውሉ አይፈታም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "17109", "contents": "በጅብ ቆዳ የተሰራ ከበሮ ሲመቱት እንብላው እንብላው ይላል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የነገሮችን ቋሚ ባህርይ የሚያሳይ"} {"id": "3411", "contents": "ከበደ ሚካኤል (1909-1991) በደብረ ብርሃን ከተማ ኣካባቢ፣ ገርም ገብርኤል አጥቢያ ጥቅምት ፳፫ ቀን ፲፱፻፱ ዓ.ም.ተወለዱ። ወደ አዲስ አበባ እንደ መጡ መጀመሪያ በአሊአንስ ኢቲዮ-ፍራንሴዝ በኋላም በላዛሪስት ሚሲዮን ትምህርታቸውን ተከታተሉ። የሼክስፒርን ሮሜዎና ዡልየትን ማክቤዝን በመተርጎም እውቅናን ለማትረፍ ችለዋል። ሌሎች ታዋቂ የትርጉም ሰራዎች መሃል፦ ከይቅርታ በላይ በሚል አርእስት ከBeyond the Pardon በ M.Clay የተተረጎመው ሊጠቀስ የቻላል። ከበደ ሚካኤል 30 ገደማ መፃሕፍትን ፅፈዋል። ከበደ ሚካእል ካበረከቷቸው የቴአትር ስራዎች የትንቢት ቀጠሮ የቅጣት ማእበል ካሌብ ሃኒባል ይገኙባቸዋል። ከበደ ሚካኤል በርካታ የስነ ጽሁፍ ስራዎች ባለቤት በመሆናቸው በተለይም ለልጆች ትምህርት አዘል ጽሁፎችን የግጥም የፈጠራ ስራዎችን ቅኔዎችን በስፋት በማበርክታቸው በኢትዮጵያ የስነጽሁፍ መድረክ ገናና ከሆኑት ደራሲዎች አንዱ ናቸው። ከነዚህም መሃል፦ ታሪክና ምሳሌ ፩ ታሪክና ምሳሌ ፪ የህሊና ብርሃን የቅኔ ውበት (በ ......... ዓ.ም. ታተመ/ተጻፈ።) ጃፓን እንዴት ስለጠነች (በ ....... ዓ.ም. ታተመ/ተጻፈ።) ታላላቅ ሰዎች (በ ........ ዓ.ም. ታተመ/ተጻፈ።) የሥልጣኔ አየር (በ ......... ዓ.ም. ታተመ/ተጻፈ።) ሊጠቀሱ ይችላሉ። የሰዎች ስነ ምግባር ላይ የማተኮርና ምክር አዘል መልእክቶችን የማስተላለፍ ዝንባሌአቸው በአብዛኛው ስራቸው ላይ ይንጸባረቃል። ዘመናዊት ኢትዮጵያን ለማደርጀት በተደረገው ትግል በግንባር ቀደምትነት የተሳተፉ እኒህ ፈላስማ፥ ባለቅኔ፥ ጸሐፌ-ተውኔት፥ ደራሲና አንጋፋ ጋዜጠኛ ፥ 'የቀለም ሰው' በሀገራችን የመጀመሪያ የነበረውን የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ሽልማት ድርጅት በቀዳሚነት የተቀበሉ ሲሆን፣ አዲስ ትውልድ ላፈራ ስብእናቸው የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ጥቅምት ፳፮ ቀን ፲፱፻፺ ዓ.ም. በሥነ ጽሑፍ የክብር ዶክቶሬት ዲግሪ ሸልሟቸዋል። በተረፈም ከፈረንሳይ፣ ጀርመን፣ ሶቭየት ህብረትና ሜክሲኮ ሽልማትን ተቀብለዋል። በተረፈ የትምህርት ሚኒስትር ዳይረክተር፣ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ተከታይ ዳይሬክተር (፲፱፵፪)፣ የብሄራዊ መጻህፍት ቤት ዳይረክተር (፲፱፵፬)ና የካቢኔ ሚንስትር ሆነው አገልግለዋል። ክቡር ዶክቶር ከበደ ሚካኤል፥ ኢትዮጵያዊ 'የቀለም ሰው' ኅዳር ፫ ቀን ፲፱፻፺፩ ዓ.ም. በሰማንያ ሁለት ዓመታቸው አረፉ። ^ ብርሃነ መስቀል ደጀኔ እና ጌታሁን ሽብሩ፣ \"ያሠርቱ ምእት ፥ የብርዕ ምርት\"፣ (1999 ዓ.ም.) ገጽ 42 [1]"} {"id": "17253", "contents": "ብዙ ከብት ለማርባት አልቅትን ጠብቆ ውሀ ማጠጣት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "17277", "contents": "ተለጣጭ የጎረቤቷን ድልህ ሟጣጭ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "13269", "contents": "ፔፕሲ ህጻናት የምጫወቱት ጨዋታ ሲሆን የጨርቅ ኳስን በመወርወር ባላንጣን ለመምታት እና ከጨዋታ ውጭ ለማድረግ የሚደርግ ነው። ጨዋታው በአሜሪካ dodge ball /ዶጅ ቦል/ ከሚባለው ጋር ተመሳሳይነት አለው።"} {"id": "20253", "contents": "ኖሮ ኖሮ ከሞት ዞሮ ዞሮ ከቤት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20259", "contents": "እብድና የዘመኑ ፖሊስ ህግ አያቅም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "19245", "contents": "ሚያዝያ ፳፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪፻፴ኛው ዕለት ሲሆን፤ የፀደይ (በልግ)ወቅት ፳፭ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፻፴፮ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፻፴፭ ቀናት ይቀራሉ። ፲፱፻፴፯ ዓ/ም - የኢጣልያ የፋሺስት መሪ የነበረው ቤኒቶ ሙሶሊኒ ከነውሽማው ክላራ ፔታቺ ጋር በቀበሌ ታጣቂዎች ተይዞ በኮሎኔል ካሌሪዶ ከተረሸነ በኋላ አደባባይ ላይ ቁልቁል ተሰቀለ። ፲፱፻፶፪ ዓ/ም - የሆለታ ጦር ትምሕርት ቤት ብዙ የውጭ እንግዶች በተገኙበት የሃያ አምስተኛ የልደት በዓሉ ተከበረ። ፲፱፻፶፱ ዓ/ም - ጥቁር አሜሪካዊው ቡጢኛ ሙሐመድ አሊ ወደአገሪቱ ጦር ሠራዊት ገብቶ የማገልገል ግዴታውን እንዲወጣ ቢጠየቅም አሻፈረኝ አለ። የዚያኑ ዕለት የዓለም ቻምፒዮናነቱን ማዕረግ በኒው ዮርክ የአትሌቲክ ባለ ሥልጣን ተገፈፈ። ፲፱፻፷፩ ዓ/ም - በሁለተኛው የዓለም ጦርነት ጊዜ የአገራቸውን አርበኞች የመሩትና ከነጻነት በኋላም የፈረንሳይ ፕሬዚደንት ሆነው ለ አሥራ አንድ ዓመታት ያገለገሉት ሻርል ደጎል በፈቃድቸው ሥልጣናቸውን ለቀቁ። ፲፱፻፸፰ ዓ/ም - በስዊድን፤ ፊንላንድ እና ኖርዌይ የሚገኙ የኑክሊዬር ምርመራ ማዕከላት ያልተለመደ የራዲዮ-አክቲቭ በከላ በምድር ጠፈር ላይ እንዳገኙ ባስታወቁ በሁለተኛው ቀን የሶቪዬት ኅብረት ባለ ሥልጣናት ቸርኖቢል የሚባለው የኑክሊዬር የመብራት ኃይል ማምረቻ አደጋ እንደደረሰበት ይፋ አደረጉ። ፲፱፻፲፮ ዓ/ም - የዛምቢያ የመጀመሪያ ፕሬዚደንት የነበሩት ኬኔዝ ካውንዳ ተወለዱ። ፲፱፻፳፱ ዓ/ም - የቀድሞው የኢራቅ ፕሬዚደንት ሳዳም ሁሴን አብደል ማጂድ አል ቲክሪቲ በዚህ ዕለት አል አውጃ በሚባል ሥፍራ ተወለዱ። (እንግሊዝኛ) P.R.O., FO 371/154836 Annual Report from Ethiopia for 1960 (እንግሊዝኛ) http://www.thepeoplehistory.com/april27th.html (እንግሊዝኛ) http://en.wikipedia.org/wiki/April_28 (እንግሊዝኛ) http://news.bbc.co.uk/onthisday/hi/dates/stories/april/28/newsid_3564000/3564529.stm"} {"id": "19263", "contents": "ማላዊ የአለም ባንዲራዎች ሰንደቅ ዓላማ (ይህ ባንዲራዎች ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "19269", "contents": "ሞሮኮ የአለም ባንዲራዎች ሰንደቅ ዓላማ (ይህ ባንዲራዎች ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "19323", "contents": "እመት ሲልቪያ ፓንክኸርስት ሚያዝያ ፳፰ ቀን ፲፰፻፸፬ ማንቼስተር በምትባለው የእንግሊዝ ከተማ ተወለዱ። እናታቸው ለሴቶች መብት እና የፖለቲካ ድምጽ ታጋይ የነበሩት ኤመሊን ፓንክኸርስ ሲሆኑ አባታቸው ዶክቶር ሪቻርድ ፓንክኸርስት ይባሉ ነበር። እመት ሲልቪያ የታወቁት የታሪክ ምሁር የፕሮፌሶር ሪቻርድ ፓንክኸርስት እናት ናቸው። ግፈኛው ፋሺስት ኢጣልያ ኢትዮጵያን በወረረ ጊዜ መጀመሪያ ይሄው የሙሶሊኒ የፋሺስት ሥርዓት እና በጊዜው የነበረው የእንግሊዝ መንግሥት ኢትዮጵያን ለመቆራረስ የነበራችውን ዓላማ በመቃወም በወረራው ዘመናትም ለኢትዮጵያ ነጻነት፣ በሙሉ ቆራጥነት ባከናወኑት ከፍ ያለ ተጋድሎና ላስገኙት ውጤት የኢትዮጵያ ሕዝብ ባለውለታ የሆነላቸው ሲልቪያ ፓንክኸርስት ከዚህም ባሻገር የልዕልት ፀሐይን ሆስፒታል ለማሠራት ያስፈለገውን ገንዘብ በማሰባሰብ፤ የኢትዮጵያ ሴቶች መብት እንዲከበርና የኢትዮጵያ ሕዝብ ተወካዮች ሸንጎም እንዲሻሻል ያደረጉት ጥረት ዓቢይ ተግባራት እንደነበሩ ታሪክ የሚያስታውሳቸው የኢትዮጵያ ታላቅ ወዳጅ ሴት ነበሩ። ኢትዮጵያ የፋሺዝም ሰለባ ከሆነችበት 1928 ዓ.ም ሚያዚያ ወር አንሥቶ ስለ ኢትዮጵያ የሚናገርና የፋሺስት ኢጣሊያ ወረራን የሚያወግዝ ‹‹ዘኒው ታይምስ ኤንድ ኢትዮጵያ›› የተሰኘ ጋዜጣ በተከታታይ ማሳተማቸው ይታወቃል፡፡ በኋላም ግፈኛው ፋሺስት ኢጣልያ ተሸንፎ ነጻነታችን ከተመለሰ ወዲህ፣ እመት ሲልቪያ ጓዛቸውን ጠቅልለው ከልጃቸው ከሪቻርድ ጋር ኑሯቸውን አዲስ አበባ ላይ በ፲፱፻፵፰ ዓ/ም መሥርተው ሲኖሩ «ኢትዮጵያ ኦብዘርቨር» የተሰኘ ወርኃዊ መጽሔት ማሳተም ጀምረው ነበር፡፡ እመት ሲልቪያ ከጻፏቸው ሃያ መጻሕፍት ስምንቱ በኢትዮጵያ ዙሪያ ያተኮሩ ናቸው፡፡ እመት ሲልቪያ ፓንክኸርስት በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያንሥርዓት ሲጠመቁ ወለተ ክርስቶስ የተባሉ ሲሆን፤ በተወለዱ በ ሰባ ዘጠኝ ዓመታቸው የመስቀል ዕለት መስከረም ፲፯ ቀን ፲፱፻፶፫ ዓ/ም አዲስ አበባ ላይ አረፉ። ቀብራቸውም ንጉሠ ነገሥቱ ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ከነቤተሰቦቻቸው እንዲሁም ከፍተኛ የመንግሥት ባልሥልጣናትና የውጭ ልዑካን በተገኙበት በትልቅ ክብር በመንበረ ፀባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ተፈጽሟል። ኪዳኔ ዓለማየሁ፤ ወይዘሮ ሲልቪያ ፓንከርስት፦ እንግሊዛዊቷ የኢትዮጵያ ጀግና (ነሐሴ ፲ ቀን ፳፻፩ ዓ/ም) http://www.globalallianceforethiopia.org/files/Sylvia%20Pankhurst%20_Ethiopian%20Patriot_.pdf (እንግሊዝኛ) Wright, Douglas A. H.: P.R.O., FO 371/154836 Annual Report from Ethiopia for 1960 (እንግሊዝኛ) Asfaw, Berihun;"} {"id": "20361", "contents": "እንደ አጥር እንደ ቅጥር የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20391", "contents": "እንዳልበላ በአፌ እንዳልበር በክንፌ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20397", "contents": "እንዳዩ መብላት ሆድ ያሰፋል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20403", "contents": "እንዶድ በገርነቱ ውሀ ወሰደው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20409", "contents": "እንጀራ በሰፌድ አሞሌ በገመድ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20421", "contents": "እንግዳ ሲያዘወትር ቤተሰብ ይሆናል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "3603", "contents": "ቤልሞፓን የቤሊዝ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 12,300 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 17°13′ ሰሜን ኬክሮስ እና 88°48′ ምዕራብ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል። ከተማው መጀመርያ በ1958 ዓ.ም. ተሠርቶ፣ በ1962 ዓ.ም. የመንግሥት መቀመጫ ወደዚያ ከቤሊዝ ከተማ ተዛወረ።"} {"id": "3621", "contents": "ኤላም ጥንታዊ ሃገር ነበር። ዛሬ ደቡብ-ምዕራብ ፋርስ በሆነ አቅራቢያ ተገኘ። መነሻው በዋና ከተማው በሱስን (ሹሻን) እና በካሩን ወንዝ ሸለቆ ከታሪክ መዝገብ መጀመርያ ሲሆን እስከ 547 ክ.በ. ድረስ ቆየ። ከሱመር እና ከአካድ (የዛሬ ኢራቅ) ወደ ምስራቅ የሆነ አገር ነበር። የኤላም መንግሥት ለፋርስ ከወደቀ በኋላ ቢሆንም የኤላም ቋንቋ በፋርስ አሐይመንድ መንግሥት በመደብኝነት ቆይቶ ነበር። ይህ ቋንቋ የፋርስኛ ዘመድ ሳይሆን ምናልባት ለደቡብ ሕንድ ድራቪዲያን ቋንቋዎች የተዛመደ ይሆናል። እስከ ዛሬም ድረስ በፋርስ አገር ውስጥ ኢላም ክፍላገር ከጥንታዊው አገር ተሰይሞ ይገኛል። ኤላማውያን የራሳቸውን ሀገር ስም ሃልታምቲ ብለው ሰይመውት ሲሆን ለጎርቤቶቻቸው ለአካዳውያን «ኤላምቱ» በመባል ታወቁ። 'ኤላም' ማለት 'ደጋ' ሊሆን ይቻላል። ከዚህ በላይ በብሉይ ኪዳን (ዕብራይስጥ መጽሐፍ ቅዱስ) አገሩ 'ኤላም' ተብሏል፤ ስሙም ከኖኅ ልጅ ሴም ልጅ ኤላም ነው። የኤላም መጀመርያ ከተማ ሱስን ወይም ሹሻን ነበር። አንዳንዴም የሱመር አለቆች ወርረው አገሩን ይገዙ ነበር። በሱመር ነገሥታት መዝገብ ዘንድ የኪሽ ንጉሥ ኤንመባራገሲ (2384 ዓክልበ. ግድም) እንዲሁም የላጋሽ ንጉሥ ኤአናቱም (2200 ዓክልበ.) እና የአዳብ ንጉሥ ሉጋል-አኔ-ሙንዱ (2150 ዓክልበ.) ኤላምን አሸነፉት። በሌሎች ጊዜያት ኤላማውያንም ከተሞች ለምሳሌ የሐማዚ ወይም የአዋን (አቫን) ነገስታት በፈንታቸው ሱመርን ይገዙ ነበር። በአዋን ነገሥታት ዘመን የአካድ ንጉሥ ታላቁ ሳርጎን ኤላምን አሸንፎ (2075 ዓክልበ.) ከመግዛቱ በላይ በኤላም ውስጥ አካድኛን ይፋዊ ቋንቋ አደረገበት። ሆኖም ከሻርካሊሻሪ ዘመን በኋላ በ2013 ዓክልበ ግድም የአካድ መንግሥት በጉታውያን ወረራ ተሰብሮ ኤላም እንደገና ነጻ ወጣና አካድኛን ተወ። የሹሻን አገረ ገዥ የሆነ ኩቲክ-ኢንሹሺናክ ያንጊዜ የአዋን ንጉሥ ሆነና አዲስ ኤላማዊ ጽሕፈት አገባ። ኩቲክ-ኢንሹሺናክ አንሻንንና ሲማሽኪን ወደ ግዛቱ ጨመረ፤ እንኳን በ1986 ዓክልበ."} {"id": "20541", "contents": "እድሜ ለንስሀ ዘመን ለፍስሀ የአማርኛ ምሳሌ ነው። እድሜ ለንስሀ ዘመን ለፍስሀ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20547", "contents": "እድሜና ጨርቅ በደህና አያልቅ የአማርኛ ምሳሌ ነው። እድሜና ጨርቅ በደህና አያልቅ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20751", "contents": "ወጪ ያዘዘባት ጥቁር ሴት አንገቷን ትነቀሳለች የአማርኛ ምሳሌ ነው። ወጪ ያዘዘባት ጥቁር ሴት አንገቷን ትነቀሳለች የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20757", "contents": "ውሀ ለቀደመ ግዳይ ለፈለመ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ውሀ ለቀደመ ግዳይ ለፈለመ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "19533", "contents": "ነገር ሲያመልጥ ራስ ሲመለጥ አይታወቅም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "19539", "contents": "ነገር በሆዴ መንገድ በአመዴ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "19545", "contents": "ነገር በምሳሌ ጠጅ በብርሌ መዝሙር በሀሌ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20595", "contents": "እግዜር ሲጥል እናት አታነሳም የአማርኛ ምሳሌ ነው። እግዜር ሲጥል እናት አታነሳም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "19557", "contents": "ነገር በዋናው ንብ በአውራው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "19563", "contents": "ነገር አለኝ ከማለት ስራ አለኝ ማለት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20799", "contents": "ውሻ የጌታውን ጌታ አያውቅም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ውሻ የጌታውን ጌታ አያውቅም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20805", "contents": "ዘላለም ከመፍሳት አንዴ መቅዘን የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዘላለም ከመፍሳት አንዴ መቅዘን የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20811", "contents": "ዘመን የሰጠው ቅል ድንጋይ ይሰብራል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዘመን የሰጠው ቅል ድንጋይ ይሰብራል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "17517", "contents": "^ Nubie Abissinie et Cote d'Ajan.1749"} {"id": "20679", "contents": "ከወንድም ደረቅ ከወጥ መረቅ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ከወንድም ደረቅ ከወጥ መረቅ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "13365", "contents": "ደም በአብዛሀኛው የቀይ ቀለም ያለው የአካል ፈሳሽ ሲሆን በተለያዩ የአካል ክፍሎች በመሰራጨት ለህዋሳት ምግብ እና ኦክስጅን ያደርሳል። እንዲሁም ከእነዚሁ ህዋሳት ፅዳጅ (ዝቃጭ) ያስወግዳል። በደም ውስጥ እጅግ በጣም ብዙ አይነት ሴሎች ይገኛሉ፤ ነገር ግን በጥቅሉ ነጭ እና ቀይ የደም ሴሎች ብለን እንከፍላቸዋለን። ቀዩ ኦክስጅንን ለሰውነታችን ህዋሶች ሲያደርስ፣ ነጩ የደም ህዋሰ (ሴል) ደግሞ በሽታ አምጪ ተዋስያን ሰውነታችን ገብተው ለበሽታ እንዳያጋልጡን ይከላክሉልናል። ደግሞ ይዩ፦ የደም ቧንቧ (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "21561", "contents": "ያህያ ውሀ ጠጭ ሳይታወቅ መጣጭ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያህያ ውሀ ጠጭ ሳይታወቅ መጣጭ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "17559", "contents": "በስነ አምክንዮ \"በቂ\" እና \"አስፈላጊ\" የሚሉት ቃላቶች በጣም የጠራ ትጓሜና አጠቃቀም አላቸው። ṾưựưḀḀḀḀ’•₵¤v‰”ℳm³m³m³m³m³== አስፈላጊ ሁኔታ == መጀመሪያ ምሳሌዎችን እንይ፡rterg ለማየት አይን አስፈላጊ ነው -- 575676645ሲተረጎም፣ ለማየት የአይን መኖር መሟላት አለበት። በሌላ አነጋገር አይን ከሌለ ማየት አይቻልም። አባት ለመሆን ወንደ መሆኑ አስፈ45ty456ላtፋል፡ 'r> P), ትርጉሙም P የ\"Q \" መዘዝ ነው ማለት ነው። ወይም በሌላ አነጋገር Q እውን ሲሆን Pን ያመላክታል ማለት ነው። ምሳሌ፡ እይታ => አይን መኖር ፤ እይታ መፈጠሩ አይን መኖርን ያመላክታል። ወይም ደግሞ አይን መኖር የእይታ መዘዝ ነው። yt5ytert34trm45tmewmtmrymrtmum56y4576ʶ645 ምሳሌዎች፡ እንስሳ ለመሆን ድመት መሆን በቂ ነው -- ሲተረጎም፡ አንድ ነገር ድመት መሆኑን ካረጋገጥን እንስሳ መሆኑ አያጠራጥርም አሜሪካዊ ለመሆን አሜሪካ መወለድ በቂ ነው -- ሲተረጎም፡ አንድ ሰው አሜሪካ ከተወለደ አሜሪካዊ መሆኑ አያጠራጥርም P የተባለ አረፍተ ነገር Q የተባለ አረፍተ ነገር እውነት እንዲሆን በቂ ፣ ነው ካልን P እውነት መሆኑ ብቻ Qን እውነት ያደርገዋል። በሌላ ጎን P ውሸት ቢሆን Q ውሸት ነው ለማለት በቂ ማስረጃ የለንም። በሌላ አነገጋገር \" P ከሆነ Q\" ወይም ደግሞ \"P => Q,\" በሚል ሲያጥር፣ \" የP መሆን Qን ያመላክታል\" ማለት ነው። ከዚህ አንጻር Q የP መዘዝ ነው ማለት ነው። በሂሳብ ጥናት \"በቂ\" እና \"አስፈላጊ\" የተገላቢጦሽ ግንኙነት አላቸው። ለQ፣ P አስፈላጊ ከሆነ፣ ለP፣ Q በቂ ነው ማለት ነው። ምሳሌ፡ ድመት ለመሆን እንስሳ መሆን አስፈላጊ ሲሆን፣ በአንጻሩ እንስሳ ለመሆን ድመት መሆን በቂ ነው። P ፣ ለ Q በቂና አስፈላጊ ነው ካልን ትርጉሙ \"P ከሆነ Q እንዲሁም Q ከሆነ P\" ወይም ባጭሩ \"P ከሆነና ከሆነ ብቻ Q\" እንደማለት ነው። በሂሳብ ሲጻፍ P <=> Q ማለት ነው። P ና Q በዚህ ወቅት ምንም ልዩነት የላቸውም፣ አንድ ናቸው ማለት ይቻላል። ምሳሌዎች: ፀሐይ ለመባል ለምድር በጣም ቅርብ የሆነች ኮኮብ መሆን በቂና አስፈላጊ ነው --- ትርጉሙ ለምድር ከጸሃይ የሚቀርብ ኮኮብ ስሌለ፣ ይህ አረፍተ ነገር ትክክል ነው ማለት ነው ።"} {"id": "21603", "contents": "ያለስፍራው የተስበረ ሲጠግኑት ያስቸግራል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያለስፍራው የተስበረ ሲጠግኑት ያስቸግራል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21609", "contents": "ያለአዋቂ ተራች የራሱን አመልካች የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያለአዋቂ ተራች የራሱን አመልካች የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "19851", "contents": "ሸንኖንግ (ቻይንኛ፦ 神農) በቻይና ልማዳዊ ታሪክ በኩል ከፉሢ ዘመን ቀጥሎ የነገሠው ንጉሥ ነበረ። በጥንታዊ ዘመን ግብርና እንዳስተማረ የሚል እምነት በአንዳንድ የቻይና መጽሐፍ ሊገኝ ይችላል። እንስሳን ለምግብ መግደል የማያስፈልግ ተግባር ይሆን ዘንድ፣ ሕዝቡን እህልን ለመዝራትና የማረሻ ጥቅም አስተማራቸው ይላል። የ«ሸንኖንግ» ትርጉም «ቅዱስ ገበሬ» ያህል ሲሆን፣ የቤተሠቡ ስም «ጅያንግ» እና የተሰጠው ስም «ሽዕንየን» መሆኑ ተጽፏል። ኋይናንዝዕ በተባለው መጽሐፍ መሠረት ከሸንኖንግ ዘመን አስቀድሞ ሕዝቡ ከረሃብና ከበሽታ ተቸገሩ። ሸንኖንግ ግን ለራሱ ምርመራ አድርጎ፣ ብዙ መቶ አትክልትን ቀምሶ በመሞክሩ፣ የእጽዋት ጥቅም በደንብ አስተማራቸው። በአንዱ ቀን 70 መርዞች በላ ይባላል። ሸንኖንግ በንጻው ጂንግ (የቅዱስ ገበሬ የእጽዋት ጽሁፍ) የተባለውን ጥንታዊ መጽሐፍ እንደጻፈ ደግሞ ይባላል። ይህ 365 መድኃኒቶችን ይዘርዝራል። በተለመደው አቆጣጠር በ2745 ዓክልበ. 70 መርዞችን የሚከላክለውን የሻይ ቅጠል በድንገት ወደ ፍል ውኃው ሲወድቅ መጀመርያው ያገኘው እሱ ነበር። እንዲሁም አክዩፐንክትየር (በመርፌ ለጤና መውጋት) እንደ ፈጠረ ይታመናል። በዘመኑ የቀጥር ገበያ እንዳስቆመ፣ ለ38 ዓመት እንደ ነገሠ ተጽፏል። ከሱ ዘመን በኋላ «የሸንኖንግ ነገድ» ወይም «የነበልባል ነገሥታት» እስከ ኋንግዲ (ቢጫው ንጉሥ) ዘመን ድረስ እንደ ገዙ ይጻፋል።"} {"id": "17661", "contents": "ጸደይ በአማርኛው በልግ፣ የበጋን ወራት ተከትሎ መጋቢት ፳፮ ቀን ይብትና እስከ ሰኔ ፳፭ ቀን ድረስ ከቀላል ዝናብ ጋር ይዘልቃል። የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ሕግና ሥርዓት ወይም በኢትዮጵያ ባሕረ ሐሳብ (የዘመን አቆጣጠር) መሠረት አንድ ዓመት በአራት ንዑሳን ክፍሎች ይከፈላል። ከነኚህ አንዱ ክፍል ወርኀ ጸደይ ነው። ታላቁ ኢትዮጵያዊ ሊቅ አለቃ ኪዳነ ወልድ ክፍሌ ጸደይ የሚለውን ቃል ሲያብራሩ «ዐጨዳ፤ ያጨዳ ወራት፤ ዘመነ በልግ፤ በወዲያ መከር፣ በወዲህ በልግ የሚደርስበት የሚታጨድበት፣ ወዲያውም የሚዘራበት ወርኀ ዘርዕ። ክፍለ ዓመት፤ ያመት ርቦ ፺፩ ቀን ወይም ፫ ወር በሐጋይና በክረምት መካከል ያለ ክፍል። ^ አለቃ ኪዳነ ወልድ ክፍሌ፤\"መጽሐፈ ሰዋስው ወግስ ወመዝገበ ቃላት ሐዲስ።\" (፲፱፻፵፰ ዓ/ም); ገጽ ፯፻፵፬ [1] http://www.eotcmk.org/site/index.php?option=com_content&task=view&id=46&Itemid=1 http://www.ethiopianreporter.com"} {"id": "21651", "contents": "ያልተማረ አይምርም ያልተወቀረ አያደቅም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተማረ አይምርም ያልተወቀረ አያደቅም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21657", "contents": "ያልተቀጣ ልጅ ቢቆጡት ያለቅሳል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተቀጣ ልጅ ቢቆጡት ያለቅሳል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21675", "contents": "ያልወለደ አንጀት ጨካኝ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልወለደ አንጀት ጨካኝ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21693", "contents": "ያልጫ ድንፋታ እንጀራ እስኪቀርብ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልጫ ድንፋታ እንጀራ እስኪቀርብ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21045", "contents": "የመነኩሴ ሎሌ የክረምት አሞሌ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የመነኩሴ ሎሌ የክረምት አሞሌ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "17697", "contents": "ኦዛስኩ (ፖርቱጊዝ፦ Osasco) የብራዚል ከተማ ነው። http://www.osasco.sp.gov.br http://www.osascobrazil.com በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ Category:Osasco የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ።"} {"id": "17733", "contents": "ዶክተር ሪቻርድ ፐንክኸርስት ዲሴምበር 3፣ 1927 እ.ኤ.አ. ከእንግሊዛዊቷ እናታቸው ሲልቪያ ፓንክኸርስትና ጣሊያናዊ አባታቸው ሲልቮ ኮሮ ተወለዱ። በባንክሮፍት'ስ ስኩል ኢን ውድፎርድ (en: Bancroft's School in Woodford) ቀዳሚ ትምህርታቸውን ካጠናቀቁ በኋላ ለንደን ስኩል ኦፍ ኢኮኖሚክስ (en: London School of Economics) የኢኮኖሚካዊ ታሪክ ዶክትሬት አግኙ ። የሪቻርድ ፓንክኸርስት እናት ወይዘሮ ሲልቪያ ፓንክኸርስት ከሁለተኛው የጣሊያን ወረራ ጀምረው የኢትዮጵያ ባህልና ነጻነት ደጋፊ እንደነበሩ በሰፊው ይተረካል። ስለሆነም ህጻኑ ሪቻርድ ብዙ የኢትዮጵያ ስደተኞችን በማወቅ አደጉ። በስተመጨረሻ፣ ሲልቪያ ፓንከኸርስት Ethiopia, a Cultural History የሚለውን መጽሐፋቸውን በ1955 እ.ኤ.አ.) ካሳተሙ በኋላ ልጃችተውን ሪቻርድን ይዘው በሚቀጥለው ዓመት ወደ ኢትዮጵያ ጠቅለለው ሄዱ። ቀጥሎም ሪቻርድ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ሥራ ጀመረው በ1962 የኢትዮጵያ ጥናት ማዕከል መስራች ዲሬክተር ለመሆን በቁ። . ከዚህ ጊዜ ጀመሮ Journal of Ethiopian Studies እና Ethiopia Observer የተባሉትን መጽሔቶች ዋና አዘጋጅ ሆኑ። ከአብዮቱ መነሳት በኋላ፣ በ1976 ሪቻርድ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲን ለቀው ወደ እንግሊዝ አገር ተሰደዱ። በዚያውም የ en:School of Oriental and African Studies እና en:London School of Economics ጥናት ጓድ ከሆኑ በኋላ የen:Royal Asiatic Society ቤተ መጻሕፍተኛ ሆኑ። በ1986 እ.ኤ.አ.፣ ወደ ኢትዮጵያ በመመለስ በስደት አቋርጠውት የነበረውን የኢትዮጵያ ጥናት በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ቀጠሉ ."} {"id": "17847", "contents": "ጥር ፲፮ ቀን፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻፴፮ ኛው ዕለት ሲሆን ፳፩ ኛው የበጋ ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በዘመነ ዮሐንስ ፪፻፴ ዕለታት ሲቀሩ፤ በዘመነ ማቴዎስ፤ ማርቆስ እና ሉቃስ ደግሞ ፪፻፳፱ ዕለታት ይቀራሉ። ፲፱፻፷፬ ዓ/ም በሁለተኛው የዓለም ጦርነት በጃፓን ሠራዊት ውስጥ ተሰልፎ የነበረው ፶ ዓለቃ ሾዪቺ ዮኮይ ጦርነቱ ባከተመ በ ሃያ ሰባት ዓመቱ ተደብቆ በኖረበት በጉዋም ጫካ ውስጥ ተገኝቶ ወደአገሩ ሲመለስ «በሕይወቴ ስመለስ ትልቅ እፍረት እየተሰማኝ ነው።» ብሎ ተናገረ። ሾዪቺ ከተመለሰ በኋላ ለሃያ አምስት ዓመታት ኖሯል። ፲፱፻፶፯ ዓ/ም በሁለተኛው የዓለም ጦርነት የናዚዎችንና የፋሺስትን ሥርዓት በመጻረር ዝና ያተረፉት ታላቅ የብሪታኒያ ጠቅላይ ሚኒስትር፤ ወታደር፤ የታሪክ እና የሥነ ጽሑፍ ምሁር እንዲሁም በሥነ ጽሑፍ የኖቤል ሽልማት ተቀባይ የነበሩት ዊንስተን ቸርቺል በተወለዱ በ ዘጠና አንድ ዓመታቸው አረፉ ። (እንግሊዝኛ) http://en.wikipedia.org/wiki/January_24 (እንግሊዝኛ) http://news.bbc.co.uk/onthisday/hi/dates/stories/january/24/newsid_2506000/2506493.stm"} {"id": "21195", "contents": "የማይቀርልህን እንግዳ አጥበቀህ ሳመው የአማርኛ ምሳሌ ነው። የማይቀርልህን እንግዳ አጥበቀህ ሳመው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21207", "contents": "የማይቻል ጠላት ከወዳጅ ይቆጠራል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የማይቻል ጠላት ከወዳጅ ይቆጠራል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21849", "contents": "ያገሩን ሰርዶ ያገሩ በሬ ይወጣዋል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያገሩን ሰርዶ ያገሩ በሬ ይወጣዋል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21855", "contents": "ያገር እድር ለንጉስ ያስቸግር የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያገር እድር ለንጉስ ያስቸግር የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21873", "contents": "ያፍ ወለምታ በቅቤ አይታሽም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያፍ ወለምታ በቅቤ አይታሽም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያፍ ወለምታ በቅቤ አይታሽም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "13593", "contents": "አብዱ ኪያር የኢትዮጵያ ታዋቂ ዘፋኝ ሲሆን ብዙ ዘመናዊ የሙዚቃ ስራዎችን በማቅረብ ይታወቃል። አብዱ ኪያር ከሰባት ልጆች የመጨረሻው ነው። ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ከጨረሰ በኋላ በ1997 እ.ኤ.አ. ኤክስፕረስ ባንድን ተቀላቀለ። ኮፊ ሀውስ እና አንበሳ ክለብ በተባሉ የምሽት ክበቦች ይዘፍን ነበረ። ከዚያም በ1998 እ.ኤ.አ. ወደ ጅዳ፣ ሳዑዲ አረቢያ ሄዶ በቡቲክ ውስጥ ይሰራ ነበረ። መርካቶ ሠፈሬ ፲፱፻፺፰ ዓ.ም. ፍቅር በአማርኛ (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "13599", "contents": "አስቴር ከበደ የኢትዮጵያ ታዋቂ ዘፋኝ ስትሆን ብዙ ዘመናዊ የሙዚቃ ስራወችን በማቅረብ ትታወቃለች።"} {"id": "21897", "contents": "ይሉኝ አይል ውሽማ ዶሮ ሲጮህ ይማለላል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ይሉኝ አይል ውሽማ ዶሮ ሲጮህ ይማለላል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21903", "contents": "ይመሰክረዋል ለነፍሱ ይፈተፍተዋል ለከርሱ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ይመሰክረዋል ለነፍሱ ይፈተፍተዋል ለከርሱ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "13623", "contents": "ሐና ሸንቁጤ የኢትዮጵያ ታዋቂ ዘፋኝ ስትሆን ብዙ ዘመናዊ የሙዚቃ ስራወችን በማቅረብ ትታወቃለች።"} {"id": "21915", "contents": "ይቅር ለእግዜር ወድቆ እማይሰበር የአማርኛ ምሳሌ ነው። ይቅር ለእግዜር ወድቆ እማይሰበር የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21921", "contents": "ይበጃል ያሉት ኩል አይን አጠፋ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ይበጃል ያሉት ኩል አይን አጠፋ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21927", "contents": "ይቺ ባቄላ ያደረች እንደሆን አትቆረጠምም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ይቺ ባቄላ ያደረች እንደሆን አትቆረጠምም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21345", "contents": "የበላ ባይማታም ዱላ ይችላል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የበላ ባይማታም ዱላ ይችላል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21357", "contents": "የባስ አለ ሚስትህን አትፍታ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የባስ አለ ሚስትህን አትፍታ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21375", "contents": "የተጠማ ከፈሳሽ የተጠቃ ከነጋሽ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የተጠማ ከፈሳሽ የተጠቃ ከነጋሽ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "13713", "contents": "ጎጃምን ምታ ጎንደርን ምታ አንድ በጣም ወፍራም ሴትዮ የእንጦጦን ጋራ በእግራቸው ለመውጣት ይያያዙታል ። ሲደክማቸው ኋላቸውን ዞር በማለት እየተመለከቱ በማረፍ ሲጓዙ አንዴ ፈሳቸውን ብው ሲያደርጉ «ጎጃምን ምታ !» ይላሉ ። አሁንም ወጥተው ወጥተው ሲደክማቸው ዞር ብለው በማየት ፈሳቸውን « ብም ..ብም ..ቡዋ !» ሲያደርጉት «ጎንደርን ምታ !» ይላሉ። በመጨረሻም ዞር ዞር ብለው በመመልከት ፈሳቸውን «ጣጣጣጣጣ ..ጥጥጥጡዋ » ሲያደርጉት «ትግራይ ምታ !» ብለው ዞር ሲሉ አንድ ዱርዬ ተማሪ ከኋላቸው ቆሞ ያዩታል ። ከዚያም «ውይ ! ልጄ የት ነበርክ ?» ሲሉት «ጎጃምም ሲወጋ እዚሁ ነበርኩ : ጎንደርም ትግራይም ሲወጋ እዚሁ ነበርኩ» ሲላቸው : «ውይ ልጄ ! እናትም የለህ ?» ሲሉት ምን እንዳለ ታውቂያለሽ ? ቂቂቂቂቂ ... «ታዲያ እናት ቢኖረኝ ይታራብኛል እንዴ ?» ብሏቸው አረፈው እልሻለሁ።"} {"id": "13725", "contents": "አለቃ ገብረ ሃና ሞቱ (9)አለቃ በጣም ቸገራቸውና ልጃቸውን ሂድና ንጉስ ሚኒሊክን አባቴ ሞቶ ግን ተስካሩን የማወጣበት ገንዘብ የለኝም ብለህ ገንዘብ ተቀብለህ ና ብለው ላኩት። ልጅም እንደተባለው ወደ ቤተመንግስት ሂዶ ያባቱን ከዚህ አለም በሞት መለየት ነግሮ እንደተባለው ገንዘቡን ይጠይቃል። ምኒሊክም እጅግ በጣም አዝነውና አልቅሰው ገንዘቡን ሰጥተው ይልኩታል። አለቃም ችግራቸውን ከተወጡ በኋላ ምኒሊክን ሊያዪ ጉዞ ወደ አ.አ. ያቀናሉ። በቤተመንግስቱም ያያቸው በመገረም እን...ዴ? አለቃ ሞተው አልነበር በማለት እየተገረሙ ለምኒሊክ ሊነግሩ ተጣደፉ። ሚኒሊክም ሲያዩአቸው ገብረሀና ሞተህም አልነበር? ቢሏቸው አለቃም ከሄድኩበት አገር እንደርሶ የሚስማማኝ ንጉስ ባጣ ተመልሼ መጣሁ ብለው ንጉሱን አሳቋቸው አሉ።"} {"id": "13731", "contents": "መውጫችንን ነዋ (30) ቦታው የት እንደሆነ አላውቅም ብቻ ጣይቱ በእንጨት ደረጃ ወደ ፎቅ ይወጣሉ። ድሮ ያው ግልገል ሱሪ አልነበረም ፎቅ ሲወጡ አለቃ ደረጃው ስር ሆነው አንጋጥጠው የጣይቱን ምስጢር ያያሉ። ጣይቱም መለስ ብለው ወደታች ወደ አለቃ አዩና አለቃ «ምን እያዩ ነው?» ቢሏቸው። «መውጫችንን ነዋ» አሏቸው።"} {"id": "21957", "contents": "ደም ከውሀ ይቀጥናል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ደም ከውሀ ይቀጥናል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "13743", "contents": "በ (27) የአጼ ምኒልክ ወዳጅ የሆኑትን አለቃ በተረባቸው እቴጌ ጣይቱ በጣም ይጠሏቸው ነበር አሉ። እናም አንድ ቀን በአል ነበር በአሉን ረሳሁት ለአለቃ እቴጌ አንድ የበሬ ንቃይ ይልኩላቸዋል። አንድ ጊደር ወይም ወይፈን የጠበቁት አለቃ በተላከላቸው የበሬ ንቃይ እግር (ጭን) ተናደው። «አይ እቴጌ እንዲያው ለሰው ሁሉ አንዳንድ ጭን እያነሱ እየሰጡ ለምኒልክ ምን ሊተርፋቸው ነው? አይይ ኧረ ይሄን ለማንም እግር እያነሱ መስጠቱን ቢተውት ይሻላል።» ብለው በመናገራቸው ከምኒልክ ቤተመንግስት ለመጨረሻ ጊዜ ተባረዋል።"} {"id": "13749", "contents": "አስደግፈውት አመለጡ (33)አለቃ መቼም ሲናገሩ ለነገ የለም እና አንዱን ዲያቆን አበሳጭተውት ሊደበድባቸው ይፈልጋቸዋል።እናም አንድ እለት በሩቅ ያዩትና ሮጠው እንደማያመልጡት ሲገባቸው ቶሎ ሮጥ ብለው አንድ ዘመም ወዳለ ጎጆ ይሄዱና ሊወድቅ ያለውን የጎጆውን ግድግዳ በጃቸው ደግፈው እንደቆሙ፤ ዲያቆኑ ይደርስባቸውና ምን እያደረጉ እንደሆነ ይጠይቃቸዋል። እሳቸውም ግድግዳው ሊወድቅ ስለሆነ ደግፈው መቆማቸውን እና እሱ ቢተካላቸው አጣና አምጥተው ግድግዳውን እንደሚያስደግፉ ነግረውት እሱ ሲተካላቸው አለቃ አስደግፈውት አመለጡዋ። አይ የያዛቸው ቀን እኔ የለሁበትም ቆርጦ ቆርጦ ነው የሚጥላቸው"} {"id": "13755", "contents": "የመጣሁበት ነው (41)አለቃ ገብረሀና አንድ ጣና ሀይቅ ላይ ካለ ደሴት ላይ የምትኖር ሴት ጸበል ቅመሱ ብላ ትጠራቸዋለች። አለቃም በጥሪው ቀን በጀልባ ተሳፍረው ከጥሪው ቦታ ይደርሳሉ። ነገር ግን ትንሽ አርፍደው ነበርና ብዙው ምግብ ቀድሞ በመጣው ተጋባዥ ተበልቶ ወደማለቁ በመቃረቡ ያለውን ወጥ እንደ ነገሩ ቀጠንጠን አድርጋ ነበር ሴትዮዋ ያቀረበችላቸው። ቢሆንም ግን አሁንም አሁንም ብቅ እያለች «አለቃ ይብሉ እንጂ» ትላለች። «እሺ....እሺ» ማለት የሰለቻቸው አለቃም በመጨረሻ እንዲህ ብለው ይመልሳሉ። «እንዴ እበላለሁ እንጂ ....ምናለ ይሄ እኮ የመጣሁበት ነው» ......... ውሀ ነው ለማለት ያክል።"} {"id": "18243", "contents": "ካልቸር ኤንድ አርት ሶሳይቲ ኦፍ ኢትዮጵያ (እንግሊዝኛ፦ Culture and Art Society of Ethiopia) ባጭሩ ኬዝ (እንግሊዝኛ፦ CASE) በባህልና ጥበብ ሙያዎች ውስጥ ባሉ ሰዎች የተመሰረተ መንግሥታዊ ያልሆነ ማሕበር ነው። የማሕበሩ ዓላማ የኢትዮጵያን ሰፊ የባሕልና የልዩ ልዩ ጥበባት ሃብት፣ የሕዝቦቿን ነባር ልማዶች፣ ሀገር በቀል ዕውቀት፣ አመለካከት፣ ማህበራዊ አስተዳደር፣ የተፈጥሮ ሀብትና ይህን ሃብት በመልካም ሁኔታ ለመጠበቅና ለመንከባከብ ያሏቸውን ጥበብና ዘዴዎች፣ በኣጠቃላይም የኢትዮጵያ ሕዝቦች የእኛ ናቸው የሚሏቸውን የእውቀት፣ የባሕልና የጥበብ ሀብት በመንከባከብ፣ በማልማትና ዘላቂነታቸው እንዳይደናቀፍ በማድረግ ረገድ ጠቃሚ የሆነ አስተዋፅኦ ለማበርከት ነው።"} {"id": "18249", "contents": "ታሪክና ምሳሌ ፩ በከበደ ሚካኤል ከተደረሱት ሁለት ክፍል ታሪክና ምሳሌ መጽሃፎች የመጀመሪያው ክፍል ነው። መጽሃፉ ስለ ሃገርና ቀን ተቀን አኗኗር ዘይቤወች ምክሮችን በምሳሌ የሚያቀርብ ነው። ^ Thanks to: Lapsley/Brooks Foundation @ good-amharic-books.com"} {"id": "18261", "contents": "ምስራቅ የሚለው ቃል ስም፣ የስም ገላጭ ወይም የግሥ ገላጭ ሊሆን ይችላል፣ ከአራቱ ዋና ዋና የአቅጣጫ መጠሪያዎች አንዱ ነው። ይህ አቅጣጫ ለምዕራብ ተቃራኒ ሲሆን ለሰሜን እና ለደቡብ ደግሞ ቀጤ ነክ ነው። እንደ ስምምነት ሁኖ የማንኛውም ካርታ ቀኝ ምስራቅ ተደርጎ ይወሰዳል።"} {"id": "21483", "contents": "የጨለማ አፍጣጭ የእውር ገልማጭ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የጨለማ አፍጣጭ የእውር ገልማጭ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22041", "contents": "ዳኛ አይነቀፍ እሳት አይታቀፍ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዳኛ አይነቀፍ እሳት አይታቀፍ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22059", "contents": "ዳገት እርሙ ሜዳ ወንድሙ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዳገት እርሙ ሜዳ ወንድሙ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "13869", "contents": ""} {"id": "13935", "contents": "አጼ ህዝብ አሰገድ የአጼ ይግባ ጽዮን ልጅ የአጼይኩኖ አምላክ የልጅ ልጅ ሲሆኑ ከ1295-1296 ለአንድ አመት ንጉሰ ነገስት ነበሩ። ታሪክ ጻህፍት እንደሚሉት አባታቸው ይግባ ጽዮን 5 ወንድ ልጆች ስለነበሩዋቸውና የትኛው ንጉስ እንዲሆን መምረጥ ስላልቻሉ እያንዳንዱ ወንድ ልጅ አንድ አንድ አመት እንዲነግስ ቃል ስላስገቡዋቸው 1 አመት ብቻ ነግሰዋል ^ (እንግሊዝኛ) Paul B. Henze, Layers of Time, A History of Ethiopia (New York: Palgrave, 2000), p. 60. ^ (እንግሊዝኛ) ታደሰ ታምራት, Church and State in Ethiopia (Oxford: Clarendon Press, 1972), p. 72."} {"id": "23241", "contents": "ካም (ዕብራይስጥ፦ חָם /ሓም/፤ ግሪክ፦ Χαμ /ቃም/፣ ዓረብኛ፦ حام, /ሓም/) በኦሪት ዘፍጥረት ምዕራፍ 10 መሠረት የኖኅ ልጅና የኩሽ፣ ምጽራይም፣ ፉጥ፣ እና ከነዓን አባት ነበር። ካም የተወለደው ከማየ አይኅ አስቀድሞ እንደ ነበር ይታመናል። ኦሪት ዘፍጥረት 5፡32 እንደሚለን፣ «ኖኅም የአምስት መቶ አመት ሰው ነበረ፤ ኖኅም ሴምን ካምን ያፌትንም ወለደ።» በመጽሐፈ ኩፋሌ አቆጣጠር፣ ኖህ በዓመተ ዓለም 707 ተወልዶ፣ ሴምን በ1207 ዓ.ዓ. ወለደ፤ በ1209 ዓ.ዓ. ካምንም፣ በ1212 ዓ.ዓ. ያፌትንም ወለዳቸው። በዚህ አቆጣጠር በ1308 ዓ.ዓ. ማየ አይኅ ወይም የጥፋት ውኃ በደረሰበት ዓመት የካም ዕድሜ 99 ዓመት ያህል ነበር። በዚያ ዘመን የአበው ዕድሜ እስከ ሺ ድረስ ሊሆን ስለሚችል ይህ እንደ ወጣት መቆጠሩ ማለት ነው። የሚስቱ ስም በዘፍጥረት ባይጻፍም በኩፋሌ ግን ስሟ ናኤልታማኡክ (ኔኤላታማኡክ፣ አኤልታማኡክ) የተለያየ ስም እንደተጠራች ያመላክታል እንደ ነበር ይተረካል። በሌላ ጥንታዊ ምንጮች ዘንድ ስሟ ናሐላጥ፣ ኖኤላ፣ ናሕላብ፣ ወዘተ."} {"id": "23289", "contents": ""} {"id": "22623", "contents": "ቀላዋ (Maesa lanceolata) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው። ትልቅ ቊጥቋጦ እስከ 7 ሜትር ይደርሳል። ታላላቅ ቅጠልና ቀይ-ቡናማ ልጥ አለው። ቅጠሉ ቢሰበር ቡናማ ሙጫ ይወጣል። በደጋ ጫካዎች ተራ ነው። በፈሳሽ ዳርና በጫካ ዳር ይገኛል። በአፍሪካ፣ ደቡብ አረቢያና ማዳጋስካር ይገኛል። ቢጫ ክብ ፍሬዎች ዘይት ይሰጣል፣ ይህም ዘይት አዲስ ሸክላ ለመደፈን ትልንም ለመግደል ይጠቀማል። የቅጠሉ ውጥ ለአሣ መርዝ ነው፤ ዛጎል ለበስንም ይገድላል። የኮሶ ትልን ለማስወጣት፣ የቀላዋ ሥር ተደቅቆ በውሃ ይጠጣል። ለእባብ ነከስ፣ የቀለዋ ቅጠል ይኘካል። ^ አማረ ጌታሁን - SOME COMMON MEDICINAL AND POISONOUS PLANTS USED IN ETHIOPIAN FOLK MEDICINE March 1976 እ.ኤ.አ. ^ በደብረ ሊባኖስ ዙሪያ ያለው ሕዝብ መድሃኒታዊ እጾች እውቀናና ጥቅም 1998 ዓም ከጥላሁን ተክለሃይማኖት፣ ሚሩጸ ጊዳይ፣ ግርማይ መድኅን፣ ያለም መኮነን፣ አዲስ አበባ ዩኒቬርሲቴ፣ አክሊሉ ለማ ተቋም"} {"id": "22629", "contents": "ቀንጠፋ ወይም ቆንጥር (Pterolobium stellatum) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው። ሌላ ዝርያ፣ የግራር ዛፍ አይነት Acacia brevispica ደግሞ «ቀንጠፋ» ተብሏል። ሁለቱም በአተር አስተኔ ወይም «አባዝርት» አስተኔ ናቸው። በምሥራቅ አፍሪካና በየመን ይገኛል። በድንጋያማ ዳገት፣ በወንዝ ደለል፣ በጫካ ዳርቻ ይገኛል። ለቊጥቋጦ-ኣጥር ይስማማል። ቡቃያዎቹም ለከብት መኖ ይሰበሰባሉ። በኢትዮጵያ፣ የተደቀቀው ልጥ ጭማቂ በቆዳ ፋቂ ለማቀላት ተጠቅሟል። ቅጠሎቹም ሲደቀቁ ጨለማ-ቀይ ቀለም ይሠራል። ትኩስ ቅጠሎቹ ለመድሃኒት ይኘካል፣ ለምሳሌ የሳምባ ነቀርሳን ወይም ተመሳሳይ የመተንፈስ ችግሮችን ለማከም። የቀንጠፋው ፍሬ ለማስታወክ እንደሚጠቀም ተዘግቧል። ^ Jansen, P.C.M. & Cardon, D. (2005). Dyes and Tannins. Plant resources of tropical Africa. 3. Prota. pp. 134–135. ^ አማራ ጌታሁን - SOME COMMON MEDICINAL AND POISONOUS PLANTS USED IN ETHIOPIAN FOLK MEDICINE March 1976 እ.ኤ.አ. ^ የፍቼ፣ ኦሮሚያ ባህላዊ መድሃኒት ጥናት 2006 ዓም ከዓቢዩ እኒየው እና ሌሎች፣ ጎንደርና አዲስ አበባ ኡኒቨርሲቲዎች ሥነ ፍጥረት ኮሌጆች"} {"id": "22635", "contents": "ቀጨሞ (Myrsine africana) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው። አነስተኛ ዛፍ፣ እስከ 3 ሜትር ይረዝማል፣ ሐምራዊ ፍሬው እንደ ዘንጋዳ ዘር ትንሽ ነው። ቀጨሞ ብዙ ጊዜ በደጋ ጫካ ዳር አካባቢ ይገኛል። ፍሬዎቹ ትልን ለማስወጣት ይጠቀማል። እንዲሁም አንበሳ ትልን ለማስወጣት እንደሚበላው ይታመናል። ደረቅ የቀጨሞ ፍሬ በቀረጥ ዛፍ ቅጠል ዱቄት ለነቀርሳ መጠቀሙ ተዘግቧል። ^ አማራ ጌታሁን - SOME COMMON MEDICINAL AND POISONOUS PLANTS USED IN ETHIOPIAN FOLK MEDICINE March 1976 እ.ኤ.አ. ^ የፍቼ፣ ኦሮሚያ ባህላዊ መድሃኒት ጥናት 2006 ዓም ከዓቢዩ እኒየው እና ሌሎች፣ ጎንደርና አዲስ አበባ ኡኒቨርሲቲዎች ሥነ ፍጥረት ኮሌጆች"} {"id": "22647", "contents": "ቆረንዲ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው። የትምባሆ አይነት ነው።"} {"id": "22653", "contents": "በሶብላ (Ocimum basilicum) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው። የቅጠሉ ጭማቂ ለራስ ምታት ወይም ለወባ ተሰጥቷል፤ ቅጠሉም ለሆድ ቁርጠት ይኘካል። ^ የፍቼ፣ ኦሮሚያ ባህላዊ መድሃኒት ጥናት 2006 ዓም ከዓቢዩ እኒየው እና ሌሎች፣ ጎንደርና አዲስ አበባ ኡኒቨርሲቲዎች ሥነ ፍጥረት ኮሌጆች"} {"id": "40251", "contents": "16 March በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም መጋቢት 7 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "40365", "contents": "22 March በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም መጋቢት 13 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "40395", "contents": "ዶ/ር ተወልደብርሃን ገብረእግዚኣብሔር የእጽዋት ጄኔቲክ ሃብት ለንግድ ሲባል እንዳይለወጥና በተለይ ሰለጠኑ የሚባሉት ኣገሮች የገበሬው ሕብረተሰብ ለዘመናት ጠብቆ ያቆየውን እንዲያከብሩ ተከራክረዋል። ይህ መብት እንዲከበርና የእጽዋትን ጂን እየቀየሩ በፓተንት በመጠበቅ ችግር እንዳይፈጥሩ ኣስተባብረዋል። ለዶ/ር ተወልደ “ራይት ላይቭሊሁድ አዋርድ” የተባለው ሽልማት በ፲፱፻፺፫ ዓ.ም. ተሰጥቷቸዋል። በእዚህ መስክ ይህ ሽልማት ለዶ/ር መላኩ ወረደ ከመሰጠቱ ሌላ በእንዶድ ምርምር ዶ/ር አክሊሉ ለማ እና ዶ/ር ለገሠ ወልደዮሓንስ ተሸልመዋል። ይህ የዕውቅና ሽልማት የኖቤል ሽልማት በማይሰጥበት መስክ ስለሆነ ኣማራጭ ነው ይባላል።"} {"id": "40437", "contents": "9 April በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም ሚያዝያ 1 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "40485", "contents": "14 April በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም ሚያዝያ 6 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "22713", "contents": "ኣደንጓሬ (Phaseolus vulgaris) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።"} {"id": "40581", "contents": "9 May በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም ግንቦት 1 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "30915", "contents": "1 ሃኒባል «ማጎ» የጊስጎ ልጅ (414 ዓክልበ. ሞተ) የቀርጣግና ዋና አለቃ ነበር። በሲኪሊያ በመርከብ ኃይል ይዘምት ነበር። በእስፓንያ ልማዳዊ ታሪክ ደግሞ የእስፓንያ ንጉሥ ነበረ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "30927", "contents": "ሚሌሲያን በአይርላንድ አፈ ታሪክ ዘንድ፣ አይርላንድን በጥንት ከወረሩት ነገዶች መጨረሻዎች ነበሩ። ከሚሌሲያን አስቀድሞ አይርላንድን የሠፈሩት ፬ ሕዝቦች - የፓርጦሎን ሕዝብ፣ የነመድ ሕዝብ፣ ፊር ቦልግ፣ እና ቱአጣ ዴ ዳናን - ሁላቸው የማጎግ ዘር ይባላሉ። በተቀራኒ የኚህ ሚሌሲያን ሃረገ ትውልድ ግን ከማጎግ ሳይሆን ከጋሜርና ከፌኒየስ ፋርሳ እንደ ደረሰ ይጻፋል። በሌቦር ጋባላ ኤረን ዘንድ የሚሌሲያን ወላጆች አለቆች ከጋሜር እንዲህ ነው፦ ጋሜር - የያፌት ልጅ ኢባጥ (ሪፋት) በዓጥ ፌኒየስ ፋርሳ - ለ፵ ዓመታት የእስኩቴስ ንጉሥ ኔል - ወንድሙን ነኑዋልን ገድሎ ወደ ግብጽ ሸሸ፤ የፈርዖንን ሴት ልጅ ስኮታ አገባት። ይህ በኒኑስ ዘመን እንደ ሆነ ይባላል። ጋይድል ግላስ - ጎይደልኛ ፈጠረ (የአይርላንድኛና የስኮትላንድ ጋይሊክኛ ወላጅ)። ኤስሩ ስሩ - ሕዝቡ ከግብጽ ወደ እስኩቴስ ተመለሱ (204 ሰዎች)። ይህ ሚሌሲያን ወደ አይርላንድ ሳይገቡ 440 ዓመታት በፊት እንደ ሆነ ይባላል። ኤበር ስኮት - እስኩቴስን ከኑኑዋል ልጆች ያዘ። ቧማይን - በነኑዋል ልጅ ኖሚየስ ዕጅ ተገደለ። አግኖማይን - ኖሚየስን ገድሎ እስኩቴስን ገዛ። ታት - የኖሚየስ ልጅ ሬፊልን ገድሎ እስኩቴስን ገዛ፤ በሬፊል ልጅ ሬፍሎይር ዕጅ ተገደለ። ፪ አግሞናይን - ሬፍሎይርን ገድሎ ሕዝቡ ወደ ጥቁር ባሕር አጠገብ ሸሹ (180 ሰዎች)፣ ብሔሩም በዚያ ፫ መቶ ዓመታት ቀሩ። ላምፊንድ ኤበር ግሉንፊንድ አግኒ ፌብሪ ግላስ ነኑዋል ኑዋዱ አሎት ኤርቃ ዴጥ ብራጥ - ከጥቁር ባሕር አጠገብ ተነስተው በክሬታና በሲኪልያ በኩል ወደ እስፓንያ ደረሱ። (140 ሰዎች) ብሬውጋን - ብሪጋንቲያ ከተማ በእስፓንያ ሠራ። ኢጥ - አይርላንድን ከእስፓንያ አይቶ ወደዚያ ተጓዘ፤ ይህም በቱዋጣ ዴ ዳናን ነገሥታት ማክ ኲል፣ ማክ ኬክትና ማክ ግሬን ዘመን ነበር፤ ኢጥ በአይርላንድ ሲጎበኝ ስለ ተገደለ፣ ቂሙን ለማብቀል የብሬውጋን ልጆች (አሁን 1,500 ሰዎች) አይርላንድን ወረሩ። «ሚሌሲያን» የሚለው ስያሜ ከብሬውጋን ሌላ ልጅ ቢሌ ልጅ ጋላም መጠሪያ «ሚል ኤስፓኝ» ነው። በሮማይስጥ የተጻፈው ሂስቶሪያ ብሪቶኑም (የብሪታንያውያን ታሪክ) «ሚሌስ ሂስፓኒያይ» (የእስፓንያ ወታደር) ስላለው ነው። እንዲያውም የብሔሩ ስም በትክክል «ጋይደሎች» ተባለ፤ ከዚያ አይርላንድን ከገዙት ከፍተኛ ነገሥታት አብዛኖቹ ከዚያው ሚል (ጋላም) ዘር ስለ ተወለዱ «ሚሌሲያን» ይባላሉ። የጋይደሎች አለቃ የ«ሚል» (ጋላም) ልጅ አመርጊን ሲሆን ቱዋጣ ዴ ከተሸነፉ በኋላ ከፍተኛ ንጉሥነቱን ለወንድሞቹ ለኤቤር ፊን (በደቡብ) እና ለኤሪሞን (በስሜን) አካፈለ። በሌቦር ጋባላ አቆጣጠር ዘንድ (በኋለኞቹ ቅጂዎች) ጋይደሎች አይርላንድን የወረሩት በታላቁ አሌክሳንድር ዘመን በ336 ዓክልበ."} {"id": "40719", "contents": "21 July በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም ሐምሌ 14 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "40731", "contents": "27 July በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም ሐምሌ 20 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "22779", "contents": "ዳጉሳ (Eleusine coracana) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው። በኣክርማ ወገን ነው። ዝናብ ባለበት ቦታ ሁኖ ሙቀት ባለበት አከባቢ ደህና ቦታ በሆነ አከባቢ ለጠላ እና ለእንጄራ አገልግሎት ይውላል"} {"id": "22791", "contents": "ጉንያቶ (Ageratum conzoides) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው። እንደ ወራሪ አረም ይቆጠራል። ይህ ተክል ለጉበት መርዛም ስለሆነ በሰዎች አይበላም። ከእህል እንዲታረም አይነተኛ ነው። በእርጥብ ቦታዎች ከወንዝ መውረጃ አጠገብ በጥላና በጠፍ መሬት ይገኛል። ህዋሳት ለመግደል ይጠቅማል፣ መላው ተክል ቁስልን ለማሰር ተጠቅሟል። ^ አማራ ጌታሁን - SOME COMMON MEDICINAL AND POISONOUS PLANTS USED IN ETHIOPIAN FOLK MEDICINE March 1976 እ.ኤ.አ."} {"id": "40827", "contents": "ፒታኔ (ግሪክኛ፦ Πιτάνη) በጥንታዊ ሚስያ (አዮሊስ) የነበረ ከተማ ሲሆን አሁን በቱርክ አገር ያለው ፍርስራሽ ነው። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "42513", "contents": "ትሪኒዳድና ቶቤጎ የካሪቢያን ባህር ደሴት አገር ሲሆን ዋና ከተማው ፖርት ኦፍ ስፔን ነው። የዋናው ደሴት ስም «ትሪኒዳድ» ማለት በእስፓንኛ «ሥላሴ» ሲሆን የአነስተኛይቱ ደሴት ስም «ቶቤጎ» ትርጉም «ትምባሆ» ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "40899", "contents": "2091 ዓ.ም. ገና ወደፊት ያልደረሰ ዓመት ነው። በዚያው ዓመት በታህሳስ የፈረንጅ ዓመት 2099 እ.ኤ.አ. ይጀመራል። በሚከተለው ዓመት 2092 ዓ.ም. ታህሳስ ግን የፈረንጅ ዓመት 2100 እ.ኤ.አ. ሲጀመር ይህ አመት በጎርጎርያን ካሌንዳር በልዩ ሁኔታ የስግር ዓመት ባለመሆኑ የዐመቱ ቀኖች ቁጥር ያንጊዜ ከኢትዮጵያ አቆጣጠር በ1 ቀን ይቀነሳል። ከ2092 ዓ.ም. ጀምሮ የፈረንጅ ቀኖች በሌላ ኢትዮጵያዊ ቀን ላይ ስለሚወድቁ፣ ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እንደ ተለመደው 2091 ዓ.ም. መጨረሻው ዓመት ይሆናልና በዚያ ዘመን የሚገኘው ትውልድ ያስተውለው።"} {"id": "42783", "contents": "አቲካ የግሪክ አገር ታሪካዊ ክፍል ነው። በአቲካ ውስጥ አቴና፣ ኤሌውሲስና ሌሎች ከተሞች ይገኛሉ። እያንዳንዱ ከተማ የራሱ መንግሥት ነበረው እንጂ አቲካ የተባበረው መንግስት አልነበረም። ጎረቤቶቹ ሜጋራ፣ ቦዮቲያ፣ እና ኤውቦያ ደሴት ናቸው።"} {"id": "32637", "contents": "ጩፉ (ቻይንኛ፦ 曲阜) የቻይና ከተማ ነው። ኮንግ-ፉጸ በ551 ዓክልበ. የተወለደበት ከተማ ከመሆኑ ይልቅ የቻይና መጀመርያ ንጉሥ ኋንግ ዲ ደግሞ ሾው ጪው በሚባል ሠፈር እንደ ተወለደ ይታመናል። በተጨማሪ የኋንግ ዲ ልጅና ተከታይ ሻውሃው ዋና ከተማውን ከዥዎሉ ወደ ጩፉ አዛውሮ በዙሪያው እንደ ሞተ ስለሚታመን መቃብሩ ነው የሚባልለት ቦታ እስካሁን ሊታይ ይቻላል። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "22821", "contents": "ፍጁል (Raphanus raphanistrum sativus) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።"} {"id": "30999", "contents": "[[ስዕል:|thumb|300px| ኡሠርካሬ]] ኡሠርካሬ የግብጽ የቀድሞ ዘመነ መንግሥት ፈርዖን ነበረ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "43323", "contents": "ሳልማን ኻን (ሂንዲ ፡ सलमान ख़ान) ህንዳዊ ተዋናይ ናቸው። ካራን አርጁን ሃም ዲል ዴ ቹኬ ሳናም"} {"id": "22863", "contents": "የንሹ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ አጥቢ እንስሳ ወገን ነው።"} {"id": "41043", "contents": "22 February በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) በዘመነ ማቴዎስ፣ በዘመነ ማርቆስና በዘመነ ሉቃስ የካቲት 15 ቀን ማለት ነው። በዘመነ ዮሐንስ ግን (ዘመነ ሉቃስ የሥግር ዓመት በመሆኑ) የካቲት 14 ቀን ላይ ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "41049", "contents": "26 February በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) በዘመነ ማቴዎስ፣ በዘመነ ማርቆስና በዘመነ ሉቃስ የካቲት 19 ቀን ማለት ነው። በዘመነ ዮሐንስ ግን (ዘመነ ሉቃስ የሥግር ዓመት በመሆኑ) የካቲት 18 ቀን ላይ ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "31041", "contents": "[[File:|250px| right| thumb|2 አዳድ-ኒራሪ]] 2 አዳድ-ኒራሪ ከ እስከ ዓክልበ. የአሦር ንጉሥ ነበረ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31047", "contents": "[[File:|250px| right| thumb|3 ስልማናሶር]] 3 ስልማናሶር ከ እስከ ዓክልበ. የአሦር ንጉሥ ነበረ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31065", "contents": "[[File:|250px| right| thumb|ሰናክሬም]] ሰናክሬም ከ እስከ ዓክልበ. የአሦር ንጉሥ ነበረ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "43851", "contents": "ሰላማዊት ገብሩ ታዋዊ ኢትዮጵያዊ ዘፋኝ ናት። «ቆንጆ መውደድ» «ቼቼ»"} {"id": "41121", "contents": "7 October በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) በዘመነ ማቴዎስ፣ በዘመነ ማርቆስና በዘመነ ሉቃስ መስከረም 27 ቀን ማለት ነው። በዘመነ ዮሐንስ ግን (ዘመነ ሉቃስ የሥግር ዓመት በመሆኑ) መስከረም 26 ቀን ላይ ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "31077", "contents": "አሪክ-ደን-ኢሊ ከ1321 እስከ 1309 ዓክልበ. ድረስ ያህል የአሦር ንጉሥ ነበረ። የአሦር ነገሥታት ዝርዝር እንዳለው ለ12 ዓመታት ገዛ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31083", "contents": "[[File:|250px| right| thumb|አሹር-ቤል-ካላ]] አሹር-ቤል-ካላ ከ እስከ ዓክልበ. የአሦር ንጉሥ ነበረ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31089", "contents": "ኢሉሹማ የአሹር ገዥ ወይም ንጉሥ ነበር። የአሦር ነገሥታት ዝርዝር ላይ ከመጠቀሱ በላይ ሕልውናው ከሥነ ቅርስ የተረጋገጠ ነው። ምናልባት 1902-1882 አካባቢ ገዛ። የሻሊም-አሁም ልጅና ተከታይ ይባላል። ኢሉሹማ ያስቀረጸው አንዱ ጽላት እንዲህ ይለናል፣ «እኔ የአካድ ልጆችን ነጻነት መሠረትኩ፤ መዳባቸውን ንጹሕ እንዲሆን አደረግኩ። ከባሕር ጀምሮ ከዑር፣ ኒፑር፣ ደር፣ እስከ አሹር ድረስ ነጻነታቸውን መሠረትኩ።» ይህ ማለት በኢሉሹማ ሥር አሹር ለአካድና ለሱመር ከተሞች መዳብን ይነግድ ነበርና ኢሉሹማ ከቀረጥ ነጻነት እንደ ሰጣቸው ይታመናል። ልጁ 1 ኤሪሹም ተከተለው። ከዚያም ሌላው ልጁ ኢኩኑም ነገሠ። የኢሉሹማ ሊሙ ዝርዝር ጠፍቶ ከተከታዩ ኤሪሹም ዘመን ጀምሮ የሊሙ ዓመት ስሞች ይታወቃሉ። በኋላ የነገሠው 1 ቱኩልቲ-ኒኑርታ (1255-1215 ዓክልበ.) በጻፈው ጽላት ዘንድ፣ ኢሉሹማ ከእርሱ አስቀድሞ ፯፻፳ ዓመታት እንደ ነገሠ ሲል፣ ከዚህ የኢሉሹማ ዘመን ፳፩ ዓመታት እንደ ነበር ሊገመት ይቻላል የቀድሞ ነገሥታት ዜና መዋእል (ABC20) የሚባለው ጽላት እንዲህ ይላል፦ «ኢሉሹማ የአሦር ንጉሥ በሱ-አቡ ዘመን ነበር።» የ«ሱ-አቡ» መታወቂያ ግን እርግጥኛ አይደለም። በአንዳንድ አስተሳሰብ «ሱ-አቡ» ማለት የባቢሎን ንጉሥ ሱሙ-አቡም ሲሆን እርሱ ግን ከ1807 ዓክልበ. ጀምሮ እንደ ገዛ ይመስላልና ጊዜው ለኢሉሹማ አይስማማም። ^ Cambridge Ancient History: Assyria 2060-1816 BC, 1966, p."} {"id": "33561", "contents": "የዓለም፡ታሪክ፡ከፍጥረት፡ጀምሮ፡እስከ፡ዘመናችን፡ድረስ፡ 1834 በ1834 ዓ.ም. በቄሱ ቻርለስ ዊሊየም ኢዘንበርግ የታተመ የታሪክ መጽሐፍ ነው። ይህ መጽሐፍ እና ሌሎች የአይዘንበርግ አማርኛ መጽሐፍት ከታተሙ በኋላ እየሩሳሌም ለነበር የኢትዮጵያ ስደተኞች የተሰጡ ሲሆን፣ ቆይተው የተነሱ የፕሮቴስታንት ሚሲዮኖች መጻሕፍቱን ወደ ሸዋ፣ መተማ፣ ጋፋት እና አድዋ አሰራጭተዋቸዋል። በዓፄ ቴዎድሮስ ቤተመንግስትም እንዲገኙ ተደርገዋል።"} {"id": "33567", "contents": "ኩሃ (ወይንም ኲሃ ) ከመቀሌ 9 ኪሎሜትር በስተ ምስራቅ የሚገኝ የእንደርታ ወረዳ አስተዳደር ማዕከልና ከተማ ነው ። ኩሃ የሚለው ስያሜ በአካባቢው በብዛት ከሚበቅል የህያ ዛፍ ስም የመጣ ነው ። የአሉላ አባ ነጋ አውሮፕላን ማረፊያ በኩሃ ከተማ አስተዳደር ግዛት ውስጥ ይገኛል። ካርታ ^ Nathaniel Pearce, (J.J. Halls, editor), The Life and Adventures of Nathaniel Pearce (London, 1831), vol. 1 pp. 121-4"} {"id": "33669", "contents": "ወግ አጥባቂነት በህብረተሰብ ውስጥ ድንገተኛ ፈጣን ለውጥ እንዳይከሰት፣ ትውፊታዊ መዋቅሮች በአሉበት ጸንተው እንዲቀጥሉ የሚተጋ የፖለቲካ እና ማሕበርሰብ ፍልስፍና አይነት ነው። ምንም እንኳ ወግ አጥባቂነት ረጅም ታሪክ ቢኖረውም የዚህ አስተሳሰብ ዋና ጠበቃ ተብሎ የሚታወቀው የአየርላንድ ተወላጅ የሆነው ኤድመንድ በርክ ነበር። በርክ በፈረንሳይ አብዮት ዘመን የነበር ፈላስፋ ሲሆን ይህን አብዮት በመቃወም በ1781 ያሳተማቸው ጽሑፎች የወግ አጥባቂነት ርዕዮተ አለም መሰረቶች ናቸው። ለዘብተኝነት http://am.wikipedia.org/w/index.php?title=%E1%88%B5%E1%8B%95%E1%88%8D:MarxDictionary.pdf&page=406"} {"id": "33675", "contents": "የጅብ ፍቅር በአማርኛ ፈሊጣዊ አነጋገር የሆነ ዘይቤ ነው። ነገሮች እስከተሳኩ ድርስ ብቻ የሚዘልቅ ፍቅር። ቀን ሲበላሽ የሚጠፋ።"} {"id": "33723", "contents": "መልኬ ጠፋኝ ምላስ መለመጥ ምድር ላሽ ምድር የለቀቀ ጠጅ ሞፈር ረገጠ"} {"id": "33729", "contents": "ልብ ገዛ በአማርኛ ፈሊጣዊ አነጋገር የሆነ ዘይቤ ነው። እራስን መቆጣጠር እከሊት ልብ ገዝታለች፣ እንደ ድሮው አትበጠብጥም።"} {"id": "44151", "contents": "ሳን ፍራንሲስኰ የካሊፎርኒያ፣ አሜሪካ ከተማ ሲሆን 825,111 ኗሪዎች አሉበት። ከ1768 እስከ 1840 ዓ.ም. ድረስ ስሙ የርባ ብዌና ነበር።"} {"id": "44175", "contents": "ኢዲን-ኢሉም (ወይም ኢዲ-ኢሉም) በኡር መንግሥት ጊዜ በሹልጊ ዘመን የማሪ ሻካናካ ወይም ገዥ ነበረ። ይህ ከ1959 እስከ 1954 ዓክልበ. ግድም ድረስ ነበር። በተለይ የሚታወቀው በሥነ ቅርስ ስለ አንድ ሐውልት ነው። ከጢሙ ጫፍ በቀር የሐውልቱ ራስ ጠፍቷል። በሐውልቱ የተቄረጹት ርጉም ቃላት እንዲህ ይላሉ፦ «ኢዲን-ኢሉም፣ የማሪ ሻካናካ፣ ይህን ሐውልቱን ለኢናና (አረመኔ ጣኦቷ) አስረክቧል። ማናቸውም ይህን ጽሑፍ የሚደምስስ፣ ኢናና ዘሩን ትደምስስ።» የኢዲን-ኢሉም ልጅ ዚኑባ ስም ደሞ ከአንድ የሸክላ ማህተም ይታወቃል።"} {"id": "31161", "contents": "እውሩጂ በኮሪያ የነገሠ ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31167", "contents": "የውሩ በኮሪያ የነገሠ ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "33813", "contents": "የሰማይ ስባሪ በአማርኛ ፈሊጣዊ አነጋገር የሆነ ዘይቤ ነው። ግዙፍ፣ ትልቅ። አለሙ ወፍሮ የሰማይ ስባሪ አክሏል።"} {"id": "31179", "contents": "ጀሰ በኮሪያ የነገሠ ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "44205", "contents": "ሴኬም (ዕብራይስጥ፦ שְׁכֶם /ሽኬም/) በከነዓን እና በኋላ በእስራኤል የነበረ ከተማ ነው። 2110 ዓክልበ. - አብርሃም በሴኬም ሲያልፍ መስዊያ ለእግዚአብሔር ይሠዋል (ዘፍ. ፲፪)። 2100 ዓክልበ. አካባቢ - በኤብላ የኤብላ ጽላቶች የሴኬም ጣኦት «ራሳፕ» ነው ይላሉ። (የኤብላ ጽላቶች) 1928 ዓክልበ. - የያዕቆብ (እስራኤል) ቤተሠብ ስለ እኅታቸው ስለ ዲና የሴኬም ባላባት ኤዊያዊው ኤሞርን አሸነፈ፤ ሴኬም ሠፈር አጠፋ። (ዘፍ. ፴፬) 1884 ዓክልበ. - የግብጽ ፈርዖን 3 ሰኑስረት በ«መንቱ» (ምድያም)ና በረጨኑ (ከነዓን) ላይ ዘምቶ፣ በ«ሰክመም» (ሴኬም) አሸነፋቸው። (የሰበክ-ሁ ጽላት) 1587 ዓክልበ. - ኢያሱ ወልደ ነዌ በሴኬም ተቀበረ። (ኢያሱ ፳፬) 1360 ዓክልበ. አካባቢ - «ሻክሙ» (ሴኬም) የንጉሥ ላባያ መቀመጫ፣ እርሱ ወታደሮች ከሃቢሩ ወገን ይቀጥራል። (አማርና ደብዳቤዎች) 1252 ዓክልበ. - ጌዴዎን አርፎ ልጁ ከሴኬማዊት ቁባት ጋር፣ አቢሜሌክ የእስራኤል ንጉሥ ሆነ፤ ሴኬም አመጸበትና ከተማውን አጠፋ። (መሳፍንት ፱) 936 ዓክልበ. - በሰሎሞን መሞት ሴኬም እስከ 915 ዓክልበ. ድረስ የስሜን መንግሥት የእስራኤል መንግሥት መቀመጫ ሆነ። (፩ ነገሥታት) 595 ዓክልበ. - ሴኬም የሳምራውያን ቅዱስ ቦታ ሆነ። (ፍላቪዩስ ዮሴፉስ) 136 ዓክልበ."} {"id": "44229", "contents": "ይህ ዝርዝር በእንግሊዝ የሚገኙ የእግር ኳስ ሜዳዎችን ይዟል። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "47289", "contents": ""} {"id": "47295", "contents": "ቤልፋስት የስሜን አየርላንድ መቀመጫ ነው።"} {"id": "47337", "contents": "ማይክል ፋራደይ (1784-1859 ዓም) የኢንግላንድ ፊዚሲስት ሲሆኑ በተለይ በኤሌክትሮመግነጢስ ጨረራ ዘርፍ አንጋፋ እርምጃ ያገኙ ናቸው። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "34845", "contents": "አናስታስያ (ሺካጎ፣ 17 ሴፕቴምበር 1968 እ.ኤ.አ. ተወልዳ)"} {"id": "44451", "contents": "ሲካኑስ በእስፓንያ አፈ ታሪክ ዘንድ ከአባቱ ሲኮሩስ በኋላ በኢቤሪያ ላይ ንጉሥ ነበር። ስሙ ደግሞ አኑስ ይባል ነበር። ስሙን ለአናስ ወንዝ (አሁን ጓዲያና ወንዝ እንደ ሰጠ ይጻፋል። በተጨማሪ ሲኪሊያን ወርሮ ስሙን «ሲካኒያ» አለው፤ ከደሴቲቱም ጥንታዊ ብሔሮች መካከል ሲካኒ የተባለው ይገኝ ነበር። ልጁና ተከታዩም ሲከሌውስ ደግሞ የደሴቱን አሁኑ ስም «ሲኪሊያ» እንደ ሰጠው ይጻፋል።"} {"id": "34989", "contents": "ኆኅተ አመክንዮ (ሎጅክ ጌትስ) የኤሌክትሪክ ቮልቴጅን በመጠቀም አምክንዮአዊ ስሌትን ለመፈጸም የሚረዱ መሰረታዊ የኮምፒዩተር አካላት ናቸው። ስሌቱን ሲፈጽሙ አንድ ወይም ብዙ የኤሌክትሪክ ቮልቴጆችን እንደግቤት ወስደው በተፈለገው የአመክዮ ህግ መሰረት አንድ ብቻ ውጤት በመሥጠት ነው። በዚህ ተግባር ላይ ከ0-1.5ቮልት እንደ አመክንዮ ውሸት (0) ሲቆጠር፣ ከ3.5-5ቮልት ደግሞ እንደ እውነት (1) ይቆጠራል ማለት ነው። ኆኅተ አመክንዮ፣ የግዴታ ከኤሌክትሪክ ክፍሎች መሰራት የለባቸውም። ነገር ግን ዘመናዊው ኮምፒዩተር ከዚህ ስለሚሰራ በአሁኑ ወቅት ታዋቂነት ያላቸው ኆኅቶች ከኤሌክትሪክ የተሰሩት ስለሆነ ጥናቱም በነዚህ ላይ ያተኩራል። በኤሌክትሪክ ኆኅቶችም ውስጥ ከሚሰሩበት የኤሌክትሪክ ክፍል አይነትእና ባላቸው የአምክንዮ ተግባር መስረት ይከፈላሉ።"} {"id": "31371", "contents": "ፋይልደርግዶይት በአይርላንድ አፈ ታሪክ ከ940 እስከ 930 ዓክልበ. ግድም ድረስ የአየርላንድ ከፍተኛ ነጉሥ ነበር። የአይርላንድ ታሪኮች እንዳሉት የፋይልደርግዶይት ዘመን ለ10 ዓመታት ቆየ። የላውድ አቆጣጠሮች (1014 ዓም ተቀነባብሮ) እና የድሮ አቆጣጠር በመከተል፣ ይህ ከ940 እስከ 930 ዓክልበ. ድረስ ይሆናል። (በኋላ የታዩት ታሪኮች ግን ከዚያ በፊት ያደርጉታል።) (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "44481", "contents": "ኤራ-ኢሚቲ በሱመር የኢሲን ሥርወ መንግሥት ፱ኛው ንጉሥ ነበረ (1780-1772 ዓክልበ. የነገሠ)። የሊፒት-ኤንሊል ልጅና ተከታይ ነበረ። በሱመራዊ ነገሥታት ዝርዝር ላይ ፰ ዓመታት እንደ ነገሠ ሲለን፣ ፯ ዓመት ስሞች ያህል ይታወቃሉ። 1 - «ኤራ-ኤሚቲ ንጉሥ የሆነበት ዓመት» (1780 ዓክልበ. ግ.) a - «ፍትሕ የመሠረተበት ዓመት» b - «ኒፑርን ወደሚገባው ሥፍራ የመለሰበት ዓመት» c - «ኒፑርን ወደሚገባው ሥፍራ ከመለሰበት ዓመት በኋላ የሆነው ዓመት» d - «ኪሡራን የያዘበት ዓመት» (1776 ዓክልበ. ግ.) e - «የካዛሉ ግድግዳ የጠፋበት ዓመት» f - «የኤራ-ኢሚቲ ከተማ ግድግዳ የሠራበት ዓመት» በተጨማሪ «የቀድሞ ነገሥታት ዜና መዋዕል» የሚባለው ጽላት ስለ ኤራ-ኢሚቲ እንዲህ ይላል፦ «ንጉሡ ኤራ-ኢሚቲ የአጸድ ጠባቂውን ኤንሊል-ባኒን እንደ (ጊዜያዊ) ምትኩ ሾመው፤ ንጉሣዊ ዘውዱንም በራሱ ላይ አጫነው። ኤራ-ኢሚቲ ትኩስ ሾርባ እየዋጠ እቤተ መንግሥት ሞተ። በዙፋኑ የተቀመጠው ኤንሊል-ባኒ አልተወውም፤ ለንጉሥነቱ ተሾመና።» ^ የኤራ-ኢሚቲ ዓመት ስሞች ^ ABC20"} {"id": "47517", "contents": "ጀፍሪ ቾሰር (እንግሊዝኛ፦ Geoffrey Chaucer 1335-1393 ዓም) ዝነኛ የመካከለኛ እንግሊዝኛ ጸሐፊ ነበር። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "47571", "contents": "ናንት (ፈረንሳይኛ፦ Nantes) የፈረንሳይ ከተማ ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "44505", "contents": "ኢተር-ፒሻ ከ1747 እስከ 1744 ዓክልበ. ድረስ የኢሲን ንጉሥ ነበረ። በሱመር ነገሥታት ዝርዝር መሠረት ለ4 አመት ብቻ ነገሠ። ከተገኙትም የአመት ስሞች የተነሣ ከ3 ወይም 4 አመት በላይ እንዳልነገሠ ይመስላል። ኢተር-ፒሻ ዛምቢያን ተከተለው። ከዚያ በኋላ ኡርዱኩጋ ኢተር-ፒሻን በኢሲን ተከተለው። የኢተር-ፒሻ ዓመት ስሞች"} {"id": "44511", "contents": "ኩዱር-ማቡግ (ወይም ኩዱር-ማቡክ) የአሞራውያን አለቃ በመስጴጦምያ ነበር። አባቱ ሰምቲ-ሺልሃክ ሲሆን የሁለታቸው ስሞች ኤላማኛ በመሆናቸው ኤላማዊ እንደ ነበሩ ይታስባል። ሆኖም ኩዱር-ማቡግ እራሱ አሞራዊ ወይም ግማሽ አሞራዊ ነበር የሚሉ መምህሮች አሉ። የኩዱር-ማቡግ ማዕረግ «የማርቱ አባት» ሲሆን፣ ከ1739 ዓክልበ. ጀምሮ «የያሙትባል አባት» ሆነ። በ1745 ዓክልበ. ኩዱር-ማቡግ የላርሳን ድካም ንጉሥ ሲሊ-አዳድን ከዙፋኑ አስወግዶ የራሱን ልጅ ዋራድ-ሲን ዘውዱን አጫነው። እንዲሁም ኩዱር-ማቡግ ካዛሉን፣ ሙቲባልንና ኤሽኑናን እንዳሸነፈ ይመስላል። ሌላውም ልጅ ሪም-ሲን ወንድሙን በላርሳ ዙፋን በ1734 ዓክልበ. ተከተለ። የኩዱር-ማቡግ ሴት ልጅ ኤን-አነዱ ደግሞ የኡር መቅደስ ከፍተኛ ሴት ካህን ሆነች። ሌላም ወንድ ሊጅ ሲን-ሙባሊት ተባለ። እነዚህ ልጆች ስሞች ሁሉ አካድኛ እንጂ ኤላምኛ አይደሉም። ሌላ ሴት ልጁ ማንዚ-ዋርታሽ ግን ኤላምኛ ስም አላት። ኩዱር-ማቡግ ምናልባት 1730 ዓክልበ. አካባቢ ዓረፈ።"} {"id": "44517", "contents": "ተርቃ ለማሪ ቅርብ የሆነ የሶርያ ጥንታዊ ከተማ ነበር። ዛሬው ሥፍራው በአረብኛ ተል አሻራ ይባላል። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "44529", "contents": "ሴት መሪብሬ ላይኛ ግብጽ በ2ኛው ጨለማ ዘመን (13ኛው ሥርወ መንግሥት) ከ1744 እስከ 1741 ዓክልበ. ግድም ድረስ የገዛ ፈርዖን ነበረ። የሰኸተፕካሬ አንተፍ ተከታይ ነበረ። የሴት መሪብሬ ሕልውና እርግጥኛ አይደለም። ስሙ በቶሪኖ ቀኖና ላይ ብቻ በእርግጥነት ይታወቃል፣ በዚያም «<...>ኢብ<...> ሴት» ብቻ ይታያል። ዘመኑ ምን ያህል ጊዜ እንደ ቀረ ከ«<...>ና ፮ ቀን» በቀር ምንም አይነብም። በአንዳንድ ሊቃውንት አስተሳሰብ ግን ስሙ «መሪብሬ» ሲሆን ሐውልቶቹ በሚከተለው ዘመን በሌላው ፈርዖን ስም እንደ ተቀረጹ ያስባሉ። በነዚህ ቅርሶች ላይ ስሙ ተደምስሶ በመነመነ ምልክት እንደሚታይ ያምናሉ። ምንም እርግጠኛ ስላልሆነ ግን ትቃራኒ ሀሣቦች አሉ። በዝርዝሩ ዘንድ ከእርሱ ቀጥሎ 3 ሶበክሆተፕ (ሰኸምሬሰውጅታዊ) ገዛ። ይህም ሶበክሆተፕ ፈርዖን ከሆነ በፊት ማዕረጉ «የንጉሥ ሊቅ መኮንን» መባሉ ይመስላል። K.S.B. Ryholt: The Political Situation in Egypt during the Second Intermediate Period, c. 1800 – 1550 BC, Carsten Niebuhr Institute Publications, vol. 20. Copenhagen: Museum Tusculanum Press, 1997 (እንግሊዝኛ)"} {"id": "44541", "contents": "የአልጄሪያ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድን አልጄሪያን ወክሎ በእግር ኳስ ይወዳደራል። አስተዳዳሪው አካል የአልጄሪያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ነው። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "44553", "contents": "የደቡብ አፍሪካ እግር ኳስ ማህበር የደቡብ አፍሪካ እግር ኳስ አስተዳዳሪ አካል ነው። ማህበሩ የተመሠረተው በኅዳር ፳፰ ቀን ፲፱፻፹፬ ዓ.ም. ሲሆን የደቡብ አፍሪካ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድንንና የተለያዩ ብሔራዊ ውድድሮችን ያዘጋጃል። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "47691", "contents": "ሙዝ ከሙዝ ተክል ዝርያዎች የወጣው የፍራፍሬ አይነት ነው። ዛሬ የሰው ልጆች የሚበሉት የተለመዱት ተራ ሙዝ አይነቶች በተለይ ከአውሬ ዝርያ ሾለ ሙዝ (Musa acuminata) ወይም ከዚህና ከሌላ አውሬ ዝርያ የባልቢስ ሙዝ (Musa balbisiana) ክልሶች ተደረጁ። ከነዚህ ውጭ ብዙ ልዩ ልዩ ሌሎች ዝርዮች በተለይ በኒው ጊኔ፣ ቦርኒዮና ባካባቢያቸው ሁሉ ይገኛሉ።"} {"id": "47697", "contents": "ካውናስ የሊትዌኒያ ከተማ ነው።"} {"id": "44685", "contents": "ፓሪስ ሴንት-ጀርሜይን የእግር ኳስ ክለብ ወይም ባጭሩ ፓሪስ ሴንት-ጀርሜይን በፓሪስ፣ ፈረንሳይ የሚገኝ የእግር ኳስ ክለብ ነው። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "44697", "contents": "ዳኑቢዮ የእግር ኳስ ክለብ በሞንቴቪዴዎ፣ ኡራጓይ የሚገኝ እግር ኳስ ክለብ ነው። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "44727", "contents": "ኤ.ኤስ. ሞናኮ የእግር ኳስ ክለብ (AS Monaco፣ Association Sportive de Monaco Football Club) በሞናኮ የሚገኝ ግን በፈረንሳይ የተመዘገበ እግር ኳስ ክለብ ነው። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "44739", "contents": "ሞናርካስ ሞሬሊያ አትሌቲክ ክለብ (እስፓንኛ፦ Club Atlético Monarcas Morelia) በሞሬሊያ፣ ሜክሲኮ የሚገኝ እግር ኳስ ክለብ ነው። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "47871", "contents": "ክሎድ ሞኔ (ፈረንሳይኛ፦ Claude Monet 1833-1919 ዓም) የፈረንሳይ ሰዓሊ ነበሩ። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "47877", "contents": "አርሰር ኮነን ዶይል (እንግሊዝኛ፦ Arthur Conan Doyle 1851-1922 ዓም) የስኮትላንድ ልብ ወለድ ጸሐፊ ነበረ። በተለይ ስለ አንድ ወንጀል መርማሪ «ሸርሎክ ሆልምዝ» ይታወሳል። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "44751", "contents": "ሪያል ክለብ ዴፖርቲዩ ኤስፓንዮል ዴ ባርሴሎና (ካታላንኛ፦ Reial Club Deportiu Espanyol de Barcelona) በባርሴሎና፣ እስፓንያ የሚገኝ እግር ኳስ ክለብ ነው። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "47913", "contents": "ሂማቸል ፕረዴሽ በስሜን የምትገኝ የሕንድ ክፍላገር ናት።"} {"id": "47919", "contents": "መላይኛ (Bahasa Melayu /ባሃሳ መላዩ/) በተለይ በማሌዥያ የሚነገርና የአገሩ ይፋዊ ቋንቋ ነው። (ይህ ቋንቋ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "47973", "contents": "ይህ ገጽ በተለያዩ ውጪ አገሮች የነበሩ ኢትዮጵያውያንና አሁንም ያሉ ኢትዮጵያውያንን ቁጥርና ሁኔታ ለመመዝገብ የተፈጠረ ገጽ ነው። የገጹ ዓላማ አዲስና ነባር ኢትዮጵያውያንን በአካባቢያቸው ያሉ ኢትዮጵያውያንን ተሞክሮ እንዲያውቁና ከዛም ልምድ እንዲቀስሙ እንዲረዳ ሲሆን የማኅበራዊ ህይወታቸውንም ለመገንባት ይረዳ ይሆናል ከሚል ተስፋ ነው። ስለዚህ በካባቢዎ ያለውን የኢትዮጵያውያን ቁጥር የሚኖሩበትን አካባቢ በመመዝገብ መተባበር ትልቅ ጥቅም አለው። https://en.wikipedia.org/wiki/Expatriates_in_the_United_Arab_Emirates#cite_note-101"} {"id": "48093", "contents": "ሥነ ጥበብ ብዙ አይነት የሰው ልጅ ድርጊቶችን ያጠቅልላል። እንዲታዩ ወይም እንዲሰሙ እንዲወደዱም በሙያ የሚፈጸሙ ድርጊቶች ማለት ነው። የሥነ ጥበብ ዋና አይነቶች፦ ኪነ ጥበብ ስዕል ሐውልት ስነ ህንፃ ኪነት ጭፈራ ሙዚቃ ቴያትር ፊልም ሥነ ጽሑፍ በተጨማሪም ዩቲዩብ ላይ sisay ewnetu በማለት ያገኙናል"} {"id": "48219", "contents": "ምክትል ፕሬዝዳንት የአንድ ሪፐብሊክ የበላይ ባለስልጣን ነው። ምክትል ፕሬዝዳንት ፕሬዝዳንት ዝቅተኛ ማዕረግ ናት።"} {"id": "48333", "contents": ""} {"id": "48351", "contents": "ካንጋሮች በአንድ ሃገር ብቻ ነው የሚገኙት፤ እሱም ምድረ አውስትራሊያ ናት። ለሃገሪቱም እንደ ምልክት እና ብሄራዊ ገፅታ (አርማ) ተደርገው ይታያሉ። የካንጋሮዎች መንጋ «ሞብ» ይባላል፤ መንጋውም 10 እና ከአስር በላይ ቁጥር ያላቸውን ካንጋሮች ይይዛል። ትልቅ ወንድ ካንጋሮ 2 ሜትር ሲረዝም 90 ኪ.ግ ይመዝናል። ሴቱም ከወንዱ በተቀራረበ መልኩ ትመዝናለች ትከብዳለች። የካንጋሮችን ፆታ የሚለየው ሴቱ ደረቷ ላይ ባለው ከረጢት መሰል ነገር እና በመራቢያ አካሎቻቸው ነው። ካንጋሮዎች በሚወለዱ ጊዜ ቁመታቸው 1 ኢንች፣ ክብደታቸውም 1 ግራም ብቻ ነው። ልክ እንደተወለዱም ያለማንም እርዳት (አጋዥ) በደመነፍስ በመንሸራተት እናታቸው ደረት ላይ ወዳለው ከረጢት ይገባሉ። ከዛም ለ7 ወር በእናታቸው ሆደ ከረጢት ዉስጥ ቆይተው አድገው ይወጣሉ። ካንጋሮዎች በፍጥነት በሚሮጡበት ጊዜ ከ60-70 km ይጓዛሉ። ካንጋሮዎች ሚዛናቸውን የሚጠብቁት በጭራቸው ነው። የካንጋሮ ስጋ በዉስጡ 2% ዝቅተኛ ቅባት የያዘ በመሆኑ እና በዉስጡ ጠቃሚ ንጥረ ነገሮችን በመያዙ ለጤና ጠቃሚ ነው። አዉስትራሊያም ለተለያዩ የአለም ሃገራት የካንጋሮ ስጋን በመላክ ከፍተኛ የሆነ የገቢ ምንጭ ሆኖታል። «ካንጋሮ» የሚለው ቃል በእንግሊዝኛ (Kangaroo /ካንጋሩ/) በኩል፣ የተወሰደው ከአውስትራልያ ኗሪ ቋንቋ ጉጉ ይምጥርኛ ቃል «ካንጉሩ /ጋንጉሩ» ነበር። ይህም ማለት «ምሥራቅ ግራጫ ካንጋሮ» ነው። (ለሌሎቹ ዝርዮች ግን በጉጉ ይምጥርኛ ልዩ ልዩ ስሞች አሉ።) አራት ካንጋሮ ዝርዮች በአውስትራልያ አሉ፦ ቀይ ካንጋሮ ምሥራቅ ግራጫ ካንጋሮ ምዕራብ ግራጫ ካንጋሮ ድኩሌ ካንጋሮ እንዲሁም በአውስትራልያና በኒው ጊኒ ላይ ከካንጋሮ አነስተኛ የሆኑት በርካታ ሌሎች ተመሳሳይ እንስሶች አሉ፣ እነዚህ ዋላቢ፣ ዋላሩ፣ እና የዛፍ ካንጋሮ ናቸው። በተጨማሪ የተዘመደው አይጥ ካንጋሮ በአውስትራልያ አለ። ከዚህም ሌላ በስሜን አሜሪካ በዘራይጥ ክፍለመደብ ውስጥ ካንጋሮ አይጥ የተባለ ፍጡር አለ።"} {"id": "48381", "contents": "የኢንዱስትሪ አብዮት ማለት በተለይ ከ1750 እና 1820 ዓም ያህል መካከል የተከሠተው ለውጦች ዘመን ነው። በነዚህ አመታት ለውጦቹም የአዲስ ፈጠራዎችና ቴክኖሎጂዎች ፈጣን መስፋፋት ነበሩ። ከታላቅ ብሪታንያ ጀምሮ ተስፋፋ። የእጅ ሥራ ዘዴዎች በፋብሪካዎች ተተኩ። ብዙ የብረት ክፍሎች የነበሯቸው ውስብስብ መኪናነቶች ተበዙ። የእንፋሎት ባቡርና የእንፋሎት ሃይል ተበዙ። ጥንተ ንጥር ይጠቀም ነበር። የጋዝ ብርሃን፣ ሲሚንቶ ተደረጁ። እነዚህ ለውጦች የሕዝቦች ኑሮ ዘዴና ምቾት ከበፊት ዘመናት ይልቅ በጣም አሻሸሉ፣ የሕዝቦችም ቁጥር እንዲበዛ አስቻሉ።"} {"id": "48471", "contents": "ቢቺ ኸድ (እንግሊዝኛ፦ Beachy Head) በሱሰክስ፣ እንግላንድ የሚገኝ ታላቅ የጠመኔ ገደል ነው። ከባሕር በላይ (የእንግሊዝ ወሽመጥ) 165 ሜትር ነው። መኖኩሴውና የታሪክ ጽሐፊው ክቡሩ ቤዳ (Venerable Bede) እንዳመለከተ፣ የኢንግላንድ መጨረሻው አረመኔ ንጉሥ ኤሰልዋልኽና ሕዝቡ በተጠመቁበት ወቅት ያህል (670 ዓም) በእንግላንድ የነበረው የአረመኔዎች ቅሬታ ልጆች ሳይተዉ ከዚህ አካባቢ እራሳቸውን አጠፉ።"} {"id": "48513", "contents": "አኑራደፑረ መሃቪሃረ በአኑራደፑረ፣ ስሪ ላንካ የሚገኝ ጥንታዊ የቡዲስም ትልቅ ገዳምና ቤተ መቅደስ ነው። በ244 ዓክልበ. በንጉስ ደቫናምፒያ ቲሣ ተመሠረተ። የ«መሃ ቪሃረ» ትርጉም ከፓሊኛ «ታላቅ ገዳም» ሲሆን ከቡዲስት ገዳም በላይ ለቡዲስም ኅብረተሠብ ተከታዮች እንደ ከፍተኛ ትምህርት ቤት አገልግሏል። ከ244 ዓክልበ. እስካሁን ወይም 2,254 ዓመታት ያህል፣ ይህ አኑራደፑረ መሃቪሃረ ለጤራቫዳ ቡዲስም ዓለም የጤራቫዳ እምነትና ርዕዮተ አለም ጠባቂዎች ሆነዋል። ስለዚህ ዛሬ ከሚገኙት ከዓለም ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት እርሱ ከሁሉ ጥንታዊው የሆነው ሊባል ይችላል። ከ80 ዓክልበ. እስከ 1157 ዓም. ድረስ፣ ሌላ ተወዳዳሪ መሃ-ቪሃረ «አበየጊሪ ቪሃረ» በዚያው ከተማ ይገኝ ነበር። እርሱ ያስተማረው ጤራቫዳ እምነት ግን ከሌላው ቡዲስም ወገን ከመሃያነ ቡዲስም ወገን ትምህርቶች ጋር የተቀላቀለ ነበር፤ ስለዚህ በ1157 ዓም ሃራ ጤቆች ተብለው ያው ቪሃረ በንጉሥ ፩ ፐራክረመባሁ ትዕዛዝ ተዘጋ። እንዲሁም በ270 ዓም ግድም የነበረው ንጉሥ መሃሴነ የመሃያነን ወገን ስለ ደገፈ፣ መሃቪሃረውን አጥፍቶ አዲስ ሦስተኛ ተቋም ጄተቨና በአኑራደፑረ ከተማ መሠረተ። ከዚህ ትንሽ በኋላ ያው ንጉሥ ዳግመኛ መሃቪሃረውን አሠራ። ሦስተኛው ተቋም ጄተቨና ደግሞ ከ270 እስከ 1157 ዓም ድረስ ቆመ። የቻይና ተጓዥ ፋሥየን ተቋሙን በ398 ዓም በጎበኘው ጊዜ 3,000 ተማሮች መኖኩሶች (ቢኩዎች) እንደ ተገኙ ጻፈ። በዚያውም ወቅት፣ ከአለም ዋና ዩኒቨርስቲዎች አንድ ነበረ። ሆኖም ፋሥየን በዚያው አመት ተወዳዳሪው አበየጊረ 5,000 ቢኩዎች እንደ ነበሩት መሠከረ፣ ከ1157 ዓም በፊት ነገሥታቱ ለአበየጊረ አድልዎን ያሳዩ ነበርና። ከ1157 ዓም ጀምሮ ግን ጤራቫዳ ብቻ ተደገፈና ሌሎቹ ሁለት ተቋማት ወደ መሃቪሃረ ተጨመሩ። ተቋሙ የሚያስተምረው በተለይ ለጤራቫዳ እምነት ተከታዮች የሚገቡት ጽሁፎችና ኑሮ ዘዴዎች በተመለከተ ነው።"} {"id": "48531", "contents": "ሻንግ ሥያንግ (ቻይንኛ፦ 上庠) በቻይና አፈ ታሪክ ዘንድ በጥንት በቤተ መንግሥት ከተማ የተገኘ ከፍተኛ ትምህርት ተቋም ነበረ። እንኳን ከ«ሻንግሥያንግ» አስቀድሞ፣ በቅድመኞቹ አፈ ታሪካዊ ነገስታት ዘመኖች ከ2350 ዓክልበ. ጀምሮ «ቸንግ ጁ» የተባለ ትምህርት ተቋም በቤተ መንግሥት እንደ ነበር ተጽፏል። ንጉሥ ያው ወይም ንጉሥ ሹን ምናልባት 2060 ዓክልበ. ግድም «ሻንግ ሥያንግ» (ላይኛ ወይም ከፍተኛ አቅርቦት) ለመኳንንት ጡረተኞች አቆመ፣ እንደዚህም «ሥያ ሥያንግ» (下庠 ታችኛ አቅርቦት) ለተራ ሕዝብ ሽማግሎች አቆመ። የመኳንንት ልጆች ለምክር ወይም ለትምህርት ወደ «ሻንግ ሥያንግ» መምህሮች ይሄዱ ነበር፣ የተራ ሕዝብም ልጆች ወደ «ሥያ ሥያንግ» ሄዱ። ንጉሥ ሹን ደግሞ ልዩ የሙዚቃ ክፍል መጀመርያ እንደ መሠረተ ይጻፋል። እንዲሁም በሥያ ሥርወ መንግሥት (2000-1600 ዓክልበ. ግድም) ከፍተኛው ተቋም «ዶንግ ሹ» እንደ ተባለ ተጽፏል። በሻንግ ሥርወ መንግሥት (1600-1054 ዓክልበ.) ደግሞ ከፍተኛው ተቋም «ዮው ሥዌ» ይባል ነበር። በሚከተለውም ዦው ሥርወ መንግሥት (1054-229 ዓክልበ.) በዋና ከተማቸው ውስጥ አምስት ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ነበሩዋቸው፦ 1) ሻንግ ሥያንግ፣ 2) ዶንግ ሹ፣ 3) ቸንግ ጁ፣ 4) ጉ ዞንግ (የሙዚቃ ተቋም)፣ 5) ፒ ዮንግ ወይም ታይሥዌ (ማዕከለኛው ከፍተኛ ተቋም) ነበሩ። በዚሁ ዘመን ተቋማት የ«ስድስቱ ሞያዎች» አስተማሩ፦ ሊ (禮 ሥርአተ ቅዳሴ)፣ ይዌ (樂 ሙዚቃ)፣ ሼ (射 ቀስትን ማስፈንጠር)፣ ዩ (禦 ሠረገላ መንዳት)፣ ሹ (書 ሥነ ጽሑፍ ወይም ጽሕፈት)፣ ሹ (數 ሥነ ቁጥር) ነበሩ። የጪን ሥርወ መንግሥት (229-214 ዓክልበ.) መሥራች ጪን ሽኋንግ ከመምህራን ብዙዎቹን ገደለ፣ ከመጻሕፍትም ብዙዎቹን አቃጠለ ይባል ነበር። በመሆኑም ለ220 ዓመት ያህል የከፍተኛ ትምህርት ተቋም እንዳልተመሠረተ ይመስላል። በሃን ሥርወ መንግሥት ዘመን ንጉሥ ፒንግ ሃን አዲስ ቤተ መንግሥታዊ ተቋም በ6 ዓክልበ."} {"id": "48567", "contents": "የኡሩጓይ ሰንደቅ ዓላማ– (እስፓንኛ):Bandera de Uruguay) ኡሩጓይ የዓለም ሀገራት ባንዲራዎች ሰንደቅ ዓላማ (ይህ ባንዲራዎች ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "48573", "contents": "ኢሪና ቢልክ (1970 እ.ኤ.አ.፣ ኪየቭ፣ ሶቪዬት ሕብረት) የዩክሬን ዘፋኝ ነች። «Кувала зозуля» (1990) «Я розкажу» (1994) «Nova» (1995) «Так просто» (1996) «Фарби» (1998) «Ома» (2000) «Biłyk» (2002) «Країна» (2003) «Любовь. Яд» (2004) «На бис» (2008) «Рассвет» (2014) «Без Грима» (2017)"} {"id": "36255", "contents": "የሲንጋፖር እግር ኳስ ማህበር የሲንጋፖር እግር ኳስ አስተዳዳሪ አካል ነው። ማህበሩ የሲንጋፖር ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድንንና የተለያዩ ብሔራዊ ውድድሮችን ያዘጋጃል። በ1952 እ.ኤ.አ. የተመሠረተ ሲሆን ከዚያ በፊት የሲንጋፖር አማተር እግር ኳስ ማህበር የአገሩ እግር ኳስ አስተዳዳሪ አካል ነበር። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "36279", "contents": "የጣልያን እግር ኳስ ፌዴሬሽን (ጣልያንኛ፦ Federazione Italiana Giuoco Calcio, F.I.G.C., Federcalcio) የጣልያን እግር ኳስ አስተዳዳሪ አካል ነው። ማህበሩ የጣልያን ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድንንና የተለያዩ ብሔራዊ ውድድሮችን ያዘጋጃል። ማህበሩ የዩኤፋ መሥራች አባል ነው። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "48711", "contents": "ክራይሚያ ወይም ክራይሜያ በጥቁር ባሕርና በአዞቭ ባሕር አጠገብ የሆነ ልሳነ ምድር ነው። ከጥንት ጀምሮ ብዙ ብሔሮች ስለዚሁ ምድር በጦርነት ተዋግተዋል። ዛሬ ብዙዎቹ ኗሪዎች የሩስኛ ተናጋሪዎች ናቸውና፣ በ2006 ዓም ክፍላገሩ ከዩክሬን ነጻነቱን ካዋጀ በኋላ በቅርቡ ውስጥ ሩስያ ወደ ግዛቷ በሃይል ጨመረችው። ከዚያ ጀምሮ ክፍላገሩ በሩስያ አስተዳደር ስር ቆይቷል። ሆኖም ዩክሬን እስካሁን ይግባኝ ትላለች። ይህ የሩስያ ድርጊት ከአሥራ አንድ አገራት ብቻ በይፋ ተቀባይነት አገኝቷል፤ እነርሱም አፍጋኒስታን፣ ቦሊቪያ፣ ቤላሩስ፣ ኩባ፣ ኪርጊዝስታን፣ ኒካራጓ፣ ስሜን ኮርያ፣ ሱዳን፣ ሶርያ፣ ቬኔዝዌላ፣ ዚምባብዌ ናቸው። ብዙ አገራት ደግሞ ክፍላገሩ የዩክሬን እንደ ሆነች ብለዋል። በአፍሪካም ብዙዎቹ አገራት እንዲህም እንዲያም ምንም አስተያየት ገና አልሰጡም።"} {"id": "48771", "contents": "ተራ ድርጭት (Coturnix coturnix) በአውርስያ፣ ስሜን አፍሪካ፣ ኢትዮጵያም በጣም ተራ የሆነ የድርጭት አይነት ነው።"} {"id": "48795", "contents": "መኒፑር በምሥራቅ የምትገኝ የሕንድ ክፍላገር ናት።"} {"id": "48807", "contents": "ኖርፈክ ደሴት በኦሺያኒያ የሚገኝ የአውስትራሊያ ደሴት ግዛት ነው።"} {"id": "48813", "contents": "ደሴት በውሃ በሙሉ የተከበበ መሬት ነው። በውቅያኖስ፣ በወንዝ፣ በሐይቅ ሊሆን ይችላል። ከአህጉር ያንሳል፣ ስለዚህ አውስትራልያ ባብዛኛው አህጉር እንጂ ደሴት አይባልም። አውስትራልያ ባይቆጠር የምድሩ አንደኛ ታላቁ ደሴት ግሪንላንድ ነው።"} {"id": "48837", "contents": "መኖሪያ ቤት ለሰዎች መኖሪያ የሚያገለግል ቤት (ሕንፃ) ነው።"} {"id": "48843", "contents": "ሉክሰምበርግኛ (Lëtzebuergesch /ልጽቡውርየሽ/) እንደ ጀርመንኛ ቀበሌኛ የሚመስል የሉክሰምበርግ አገር መደበኛ ይፋዊ ቋንቋ ነው። የሉክሰምበርግ ሕዝብ ባብዛኛው ደግሞ መደበኛ ፈረንሳይኛና ጀርመንኛ ይናገራሉ፣ እነዚህም ደግሞ በይፋ ብሔራዊ ቋንቋዎች ናቸው። ብዙም የፈረንሳይኛ ቃላት ወደ ሉክሰምበርግኛ በብድር ገብተዋል። (ይህ ቋንቋ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "48855", "contents": "ቤተሠብ የቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተሰቦች የቀድሞው የዳን ጀርመናዊውን ህይወት የመነጨው ህይወት በመሬት ውስጥ እንቁላል በመጋባት ለጋብቻ ወንድና ሴት ቤተሰቦች እንዲሞት በማድረግ የእምነት እና የዝውውር ቤተሰቦች ህብረተሰቡን ያመጣል በሰው ልጅ ጥናትና ባሕል ረገድ፣ በልደት ዝምድና፣ በትዳር፣ በጉዲፈቻ ወይም በመሰለ የተዛመዱት ሰዎች ስብሰባ ነው። ትርጉሙ ከግዕዝ ቃል «ሠብ» (ሰው) ደርሷል። በአንዱ መኖርያ ቤት ውስጥ የሚኖረው ቤተሠብ ብቻ ሳይሆን፣ በሌሎች ቦታዎች የሚኖሩት ዘመዶች ደግሞ ቤተሠብ ናቸው። የራቀ ዝምድና ያላቸው ሰዎች ወይም ነገዶች ሁሉ የተዘረጋው ቤተሠብ ሊባሉ ይቻላል። በ1948 ዓ.ም. ተሻሽሎ የወጣ የኢትዮጵያ ሕገ መንግሥት ዘንድ፣ ቤተሠብ የኅብረተሠብ መሠረታዊ አኻድ በመሆኑ ከጥቃቶች ጥብቅና እንዲያገኝ ይገባል። (ይህ ባሕል ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "48879", "contents": "ኤፍ.ቢ.አይ.3 በ2010 ዓም አዲስ የወጣ የኢትዮጵያ አስቂኝ ድራማ ፊልም ነው። ዩቱብ"} {"id": "48885", "contents": "ዛዕርብሪውክን (ጀርመንኛ፦ Saarbrücken) (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "45159", "contents": "ቼክኛ (čeština /ችሽቺና/) በቼክ ሪፐብሊክ ውስጥ የሚነገር የስላቪክ ቋንቋዎች ቤተሠብ ቋንቋ ነው። እንደ ስሎቫክኛ ይመስላል። የቼክኛ ውክፔዲያ አለ! (ይህ ቋንቋ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "45165", "contents": "ዳንኛ (dansk /ዳንስክ/) በተለይ በዴንማርክ የሚነገር ቋንቋ ነው። የዳንኛ ውክፔዲያ አለ! (ይህ ቋንቋ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "49023", "contents": "የአለም ጤና ድርጅት (እንግሊዝኛ፦ WHO ወይም World Health Organization) የተመድ የጤና ድርጅት ሲሆን 194 አባላት አሉት። (ይህ ድርጅት ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "45201", "contents": "አፍሪካንስ (Afrikaans) በደቡብ አፍሪካ የሚነገር ምዕራብ ጀርመናዊ ቋንቋ ነው። የቋንቋው መንስኤ ከሆላንድኛ ነው። (ይህ ቋንቋ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "49197", "contents": "ማቴዎስ መንገሻ በ1978 ሰኔ 23 እንደ ኢትዮጲያ አቆጣጠር በአዲስ አበባ ከተማ ከእናቱ ከወ/ሮ አዲስ በቀለ እና ከአባቱ መንገሻ መጃ ተወለደ ፡፡ እድሜው ለትምህርት እንደደረሰ በአካባቢው በሚገኘው ብርሃንና ሰላም ና የካቲት 23 አንደኛ ደረጃዎች ከተማረ በኃላ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርቱን ደግሞ በከፍተኛ 7 2ኛ ደረጃ ተከታትሏል በመቀጠልም ከአድማስ ኮሌጅ በአካውንቲንግ በዲፕሎማ ተመርቆ በግል ድርጅቶች ለአራት አመታት ተቀጥሮ ሲያገለግል ከቆየ በኋላ የራሱን የግል የልብስ መሸጫ ቡቲክ እና የሞባይል መሸጫና የጥገና ማእከል በወላይታ ሶዶ ከተማ በመክፈት ህብረተሰቡን እያገለገለ ይገኛል፡፡ በ2009 ዓ.ም ደግሞ ከወይዘሪት ሠላም አሰፋ ጋር ጋብቻ የፈፀመ ሲሆን ሄማን ማቲዎስ ተብላ የምትጠራ የአንዲት ሴት ልጅ አባት በ2010 ዓ.ም ሆኗል፡፡"} {"id": "4981", "contents": "1 January 1672 - 7 September 1672 እ.ኤ.ኣ. = 1664 ዓ.ም. 8 September 1672 - 31 December 1672 እ.ኤ.ኣ. = 1665 ዓ.ም."} {"id": "4987", "contents": "1 January 1669 - 7 September 1669 እ.ኤ.ኣ. = 1661 ዓ.ም. 8 September 1669 - 31 December 1669 እ.ኤ.ኣ. = 1662 ዓ.ም."} {"id": "4993", "contents": "1 January 1666 - 7 September 1666 እ.ኤ.ኣ. = 1658 ዓ.ም. 8 September 1666 - 31 December 1666 እ.ኤ.ኣ. = 1659 ዓ.ም."} {"id": "4999", "contents": "1 January 1663 - 8 September 1663 እ.ኤ.ኣ. = 1655 ዓ.ም. 9 September 1663 - 31 December 1663 እ.ኤ.ኣ. = 1656 ዓ.ም."} {"id": "49275", "contents": "ታላቁ ገዳቢ ተሬ (እንግሊዝኛ፦ Great Barrier Reef) በአውስትራሊያ አጠገብ በውቅያኖስ የሚገኝ ታላቅ የዛጎል ድንጋይ ተሬ (ሪፍ) ነው። ብዙ አይነት የባሕር ሕይወቶች ይገኙበታል።"} {"id": "49311", "contents": ""} {"id": "49323", "contents": "ተውላጠ ስም በሰዋስው ለሰው ወይም ነገር ስም ምትክ ሊሆን የሚችል ተራ ቃል ነው። በአማርኛ ዋና ምድብ ተውላጣ ስሞች እንዲህ ናቸው፦ 1ኛ ነ. ፡ እኔ 2ኛ ነ. ፡ አንተ / አንቺ / እርስዎ 3ኛ ነ. ፡ እርሱ / እርሷ / እርሳቸው 1ኛ ብ. ፡ እኛ 2ኛ ብ. ፡ እናንተ 3ኛ ብ. ፡ እነርሱ እያንዳንዱ ቋንቋ ለየራሱ የተለየ ምድብ ተውላጠ ስም አከፋፈል ዘዴ አላቸው፤ እንደ ጾታ፣ ቁጥር ወይም ለተናጋሪዎች ግንኙነት ወይም ክብር ረገዶች የተመሠረተ አከፋፈል ሊሆን ይችላል። (ይህ ቋንቋ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "5119", "contents": "1 January 1603 - 8 September 1603 እ.ኤ.ኣ. = 1595 ዓ.ም. 9 September 1603 - 31 December 1603 እ.ኤ.ኣ. = 1596 ዓ.ም."} {"id": "5125", "contents": "1 January 1600 - 7 September 1600 እ.ኤ.ኣ. = 1592 ዓ.ም. 8 September 1600 - 31 December 1600 እ.ኤ.ኣ. = 1593 ዓ.ም."} {"id": "3883", "contents": "ሰንጠረዥ (ወይም ቼዝ)"} {"id": "5191", "contents": "ላዲኖ (Dzhudezmo) ከይሁዳዊ-ሮማንስ ቋንቋዎች አንዱ ነው። በእስፓንያ ውስጥ የኖሩት አይሁዶች የተናገሩት ቋንቋ በመሆኑ በተለይ ጥንታዊ እስፓንኛን ይመስላል። ጽሑፍ El djudeo-espanyol o ladino es la lingua avlada por los sefardim, djudios ekspulsados de Espanya en 1492. Es una lingua derivada del espanyol i avlada por 150.000 personas en komunitas en Israel, Turkia, antika Yugoslavia, Gresia, Maruecos, entre otros. አጠራር ኤል ጁዴዮ-ኤስፓንዮል ኦ ላዲኖ ኤስ ላ ሊንጓ አቭላዳ ፖር ሎስ ሰፋርዲም, ጁዲዮስ እክስፑልሳዶስ ዴ ኤስፓንያ ኤን 1492። ኤስ ኡና ሌንጓ ደሪቫዳ ዴል ኤስፓንዮል ኢ አቭላዳ ፖር 150,000 ፔርሶናስ ኤን ኮሙኒታስ ኤን ኢስራኤል, ቱርኪያ, አንቲካ ዩጎስላቭያ, ግሬሲአ, ማሩዌኮስ, ኤንትሬ ኦትሮስ። ትርጉም አይሁዳዊ እስፓንኛ ወይም ላዲኖ በ1484 ዓ.ም. ከእስጳንያ በተባረሩት አይሁዶች በሴፋርዲም የተናገረ ቋንቋ ነው። ከስፓንኛ የወጣ ቋንቋ ነውና በእስራኤል በቱርክ በቀድሞው ዩጎስላቭያ በግሪክ በሞሮኮና በሌሎች ኅብረተሠቦች 150,000 ስዎች ይችሉታል። Ladino (እንግሊዝኛ) Socolovsky, Jerome. \"Lost Language of Ladino Revived in Spain\", Morning Edition, National Public Radio, March 19, 2007. የላዲኖ ውክፔዲያ አለ!"} {"id": "49443", "contents": "መርካውሬ 7 ሶበክሆተፕ በላይኛ ግብጽ በ2ኛው ጨለማ ዘመን (13ኛው ሥርወ መንግሥት) ምናልባት ከ1648 እስከ 1646 ዓክልበ. ግድም ድረስ የገዛ ፈርዖን ነበረ። ስሙ የታወቀው ከሦስት ምንጮች ነው፦ በቶሪኖ ቀኖና ሰነድ፣ ከሰዋጅካሬ ሆሪ ቀጥሎ «መርካውሬ ሶበክ[...]» ተዘረዘረ። ሁለት አመት፣ ሦስት ቀን እንደ ነገሠ ይላል። በካርናክ ዝርዝርም ላይ አንድ «መርካውሬ» ይገኛል፣ ይህ ዝርዝር ግን ቅድመ-ተከተል አይጠብቅም። ሁለት «መርካውሬ ሶበክሆተፕ» የሚሉ ሐውልቶች በሥነ ቅርስ ከካርናክንና አንድ ጥንዚዛ-ማህተም ተገኝተዋል። ከመርካውሬ ሶበክሆተፕ ቀጥሎ እነማን በጤቤስ እንደ ገዙ ግልጽ አይደለም፤ ብዙ ስሞች ከቶሪኖ ቀኖና እንደ ጠፉ ይመስላል። ከሥነ ቅርስ የታወቁት ግን መርኸፐሬ እና ሰኸቀንሬ ብቻ ናቸው። እነዚህ ለረጅም ጊዜ እንደ ገዙ አይታስብም። በዚህም ሰዓት በአቢዶስ ዙሪያ አዲሱ የአቢዶስ ሥርወ መንግሥት ነጻ እንደ ሆነ ይታስባል። የሚቀጠለው የጤቤስ ፈርዖን ጀሁቲ የ16ኛው ሥርወ መንግሥት ጀማሪ ተብሏል። በዚሁ ዘመን የሥርወ መንግሥቱ ሥልጣን ከጤቤስ ከተማ በጣም እንዳልራቀ፣ ሂክሶስም ወገኖች በስሜን እንደ ገዙ ይታስባል። K.S.B. Ryholt: The Political Situation in Egypt during the Second Intermediate Period, c. 1800 – 1550 BC, Carsten Niebuhr Institute Publications, vol. 20. Copenhagen: Museum Tusculanum Press, 1997 (እንግሊዝኛ)"} {"id": "49485", "contents": "ኢሉማ-ኢሊ (ወይም ኢሉማ-ኢሉም፣ ኢሉማን) በሱመር የባሕር ምድር ሥርወ መንግሥት (1645-1463 ዓክልበ.) መሥራች ነበር። በ1645 ዓክልበ. አካባቢ የኢሲን ከንቲባ ኢሉማ-ኢሊ በሃሙራቢ ልጅ በባቢሎን ንጉሥ ሳምሱ-ኢሉና ላይ በዓመጽ ተነሣና ሥርወ መንግሥቱን መሠረተ። ነገሥታት ሱመርኛ ስሞች ቢወስዱም፣ ያንጊዜ መደበኛ ቋንቋ አካድኛ እንደ ሆነ ይመስላል። ኢሉማ-ኢሊ ሳምሱ-ኢሉናን እንሳሸነፈው ይተረካል፣ ዓመት ስሞቹም በኒፑር ተገኝተው ኒፑርን ለጊዜ እንደ ያዘ ይታስባል። የሳምሱ-ኢሉና ተከታይ አቢ-ኤሹሕ ደግሞ ኢሉማ-ኢሊን ለማሸነፍ ሲሞክር ጠግሮስ ወንዝን ገደበ፤ ይህ ግን ስኬታም አሆነለትም። ኢሉማ-ኢሉ ከኤላም ጋራ ስምምነት አድርጎ ነጻነቱን ጠበቀ። በአንድ ዝርዝር ጽላት ላይ ለ60 ዓመት እንደ ገዛ ሲል፣ የባሕር ምድር ሥርወ መንግሥት ድምር ከ182 ዓመታት ያሕል ወዳ 368 ዓመታት ስለ ደረበ፣ ምናልባት 30 ዓመት ብቻ ወይም 1645-1615 ያህል ገዛ።"} {"id": "49503", "contents": "ቱድሐሊያ እንደሚታሠብ ምናልባት 1628-1605 ዓክልበ. አካባቢ ከዙዙ በኋላ በካነሽ ወይም በኩሻራ (በሐቲ) አገር) የገዛ ንጉሥ ነበር። ይህ ግን በሥነ ቅርስ ሊረጋገጥ አይችልም። በዙዙ ቤተ መንግሥት ውስጥ «ዋናው ዋንጫ ተሸካሚ» የሚል ማዕረግ የነበረው ሰው ቱድሐሊያ እንደ ተባለ ሲታወቅ፣ ምናልባት የሻላቲዋራ ከተማ ንጉሥ ካሩም ካነሽን ካጠፋ በኋላ (1628 ዓክልበ ግድም) ቱድሐሊያ እንደ ተነሣ ይገመታል። ከዚህ በቀር በአንድ ኬጥኛ ሰነድ ላይ የኬጥያውያን ነገሥታት ሲዘረዝር፣ ቱድሐሊያ የንጉሥ ሕሽሚ-ሻሩማ አባት ይባላል። በታሪካዊ ሰነዶች ጉድለት ምክንያት ይህ ሁሉ ወቅት አሁን እርግጥኛ አይደለም። ቱድሐሊያ በውኑ ያንጊዜ ከነገሠ ምናልባት መጀመርያው የኬጥያውያን መንግሥት ንጉሥ ሊቆጠር ይችላል። ሕልውናው እርግጥኛ ስላልሆነ ግን በተለመደ ቁጥር ሳይሰጥ «1 ቱድሐሊያ» አይባለም፤ ዳሩ ግን በኋላ ዘመናት የነገሡት ሌሎች «ቱድሐሊያ» የተባሉት 1 ቱድሐሊያ፣ 2 ቱድሐሊያ፣ 3 ቱድሐሊያ እና 4 ቱድሐሊያ በኬጥያውያን መንግሥት ነበሩ።"} {"id": "5365", "contents": "1 January 1481 - 6 September 1481 እ.ኤ.ኣ. = 1473 ዓ.ም. 7 September 1481 - 31 December 1481 እ.ኤ.ኣ. = 1474 ዓ.ም."} {"id": "4057", "contents": "ጥንታዊ እንግሊዝኛ (Englisc /ኧንግሊሽ/) በእንግሊዝ አገር ከ440 ዓ.ም. ገደማ እስከ 1100 ዓ.ም. ያሕል የተናገረ ቋንቋ ነበር። ዛሬ ጀርመንና ዴንማርክ ከተባሉት አገሮች ፈልሰው በእንግሊዝ በተስፈሩት ሕዝብ የተናገሩበት ሲሆን የዘመናዊ እንግሊዝኛ ቀድሞ አይነት ነው። ሆኖም በቃላትም ሆነ በስዋሰው ከዘመናዊ እንግሊዝኛ በጣም ይለያል። ቅርብ ዘመዶቹ ጥንታዊ ፍሪዝኛ እና ጥንታዊ ሴክስኛ ናቸው። ጥንታዊ እንግሊዝኛ በርካታ ተመሳሳይ ቀበሌኞች ነበሩት። በተለይ በስሜን እንግሊዝ የኖሩት የአንገሎች መነጋገርያ በደቡብ ከኖሩት ከሴክሶች ትንሽ ተለያየ። ከ800 ዓ.ም. ገደማ ጀምሮ ስሜኑ በቫይኪንጎች ስለተወረረ በንጉስ አልፍሬድ ጊዜ የሴክሶች ቀበሌኛ ይፋዊ ሁኔታ አገኘ። ቢሆንም የቫይኪንጎች ቋንቋ ኖርስኛ ከጥንታዊ እንግሊዝኛ ጋር ዝምድና ነበረውና ከኖርስኛ አያሌው ቃላት ወደ እንግሊዝኛ ገቡ። ለምሳሌ የእንግሊዝኛ ቃላት sky /ስካይ/ (ሰማይ) leg /ለግ/ (እግር) እና they /ዘይ/ (እነሱ) የደረሱ ከኖርስኛ ነበር። በእንግሊዝ ኗሪዎች ቋንቋ (በጥንታዊ እንግሊዝኛ) እነዚህ ቃላት 'ሄዮቮን'፣ 'ሽያንካ' እና 'ሂዬ' ሆነው ነበር። የተማሩ ሰዎች (መምህራን ወይም ቄሶች) በብዛት የሮማይስጥ ዕውቀት ስለነበራቸው ደግሞ ከሮማይስጥ ተጽእኖ አንዳንድ ቃላት የዛኔ ወደ እንግሊዝኛ ገቡ። ንጉሥ አልፍሬድ እራሳቸው ብዙ መጻሕፍት ከሮማይስጥ አስተረጎሙ። ኖርማኖች እንግሊዝን በ1059 ከወረሩ ጀምሮ እንግሊዝኛ ከትምህርት ቤት ስለ ተከለከለ በየጥቂቱ ባሕርዩ እጅግ ተለወጠ። በጥንታዊ እንግሊዝኛ እያንዳንዱ ስም የተወሰነ ጾታ (ወንድ፣ ሴት ወይም ግዑዝ) ነበረው። ለምሳሌ sēo sunne /ሴዮ ሱነ/ (ፀሐይቱ) አንስታይ፣ se mōna /ሴ ሞና/ (ጨረቃው) ተባዕታይ፣ þæt wæter /ዛት ዋተር/ (ውኃው) ግዑዝ ነበር። ቋንቋው መጀመርያ ፉሶርክ በተባለው የሩን ፊደል ሲጻፍ ክርስትና ከተቀበለ በኋላ ግን በላቲን አልፋቤት ሊጻፍ ጀመረ። አንዳንድ ተጨማሪ ፈደላት እንዲህ ነበሩ: ȝ - ይህ ፊደል (ከአይርላንድኛ ገብቶ) እንደ 'ይ' ወይም 'ግ' ወይም 'ኅ' ሊጠቀም ይችል ነበር። ð - ይህ ፊደል ከላቲን d ተቀይሮ እንደ 'ስ' ወይም 'ዝ' ሊጠቀም ይችል ነበር። þ - ይህ ከቀድሞው ፉሶርክ ተገኝቶ ደግሞ እንደ 'ስ' ወይም 'ዝ' ጠቀመ። ƿ - 'W' የሚለው ፊደል ገና ስላልኖረ 'ው' ለመጻፍ በዚህ ፊደል (ከፉሶርክ ተገኝቶ) ነበር። በኋላ ዘመን ከp (ፕ) ጋር ስላለው ተመሳሳይነት ይህ ፊደል ጠፋ። ስለዚህ የዛሬ ሊቃውንት ጥንታዊ እንግሊዝኛ የሚጽፉት በዘመናዊው 'w' ነው። Fæder ure þu þe eart on heofonum, Si þin nama gehalgod."} {"id": "4135", "contents": "ዩናይትድ ኪንግደም እንግላንድ (የዩናይተድ ኪንግደም ክፍላገር)"} {"id": "5641", "contents": "1 January 1346 - 5 September 1346 እ.ኤ.ኣ. = 1338 ዓ.ም. 6 September 1346 - 31 December 1346 እ.ኤ.ኣ. = 1339 ዓ.ም."} {"id": "5881", "contents": "1 January 1226 - 4 September 1226 እ.ኤ.ኣ. = 1218 ዓ.ም. 5 September 1226 - 31 December 1226 እ.ኤ.ኣ. = 1219 ዓ.ም."} {"id": "5887", "contents": "1 January 1223 - 5 September 1223 እ.ኤ.ኣ. = 1215 ዓ.ም. 6 September 1223 - 31 December 1223 እ.ኤ.ኣ. = 1216 ዓ.ም."} {"id": "5899", "contents": "1 January 1217 - 4 September 1217 እ.ኤ.ኣ. = 1209 ዓ.ም. 5 September 1217 - 31 December 1217 እ.ኤ.ኣ. = 1210 ዓ.ም."} {"id": "5755", "contents": "1 January 1289 - 4 September 1289 እ.ኤ.ኣ. = 1281 ዓ.ም. 5 September 1289 - 31 December 1289 እ.ኤ.ኣ. = 1282 ዓ.ም."} {"id": "5761", "contents": "1 January 1286 - 4 September 1286 እ.ኤ.ኣ. = 1278 ዓ.ም. 5 September 1286 - 31 December 1286 እ.ኤ.ኣ. = 1279 ዓ.ም."} {"id": "5767", "contents": "1 January 1283 - 5 September 1283 እ.ኤ.ኣ. = 1275 ዓ.ም. 6 September 1283 - 31 December 1283 እ.ኤ.ኣ. = 1276 ዓ.ም."} {"id": "5779", "contents": "1 January 1277 - 4 September 1277 እ.ኤ.ኣ. = 1269 ዓ.ም. 5 September 1277 - 31 December 1277 እ.ኤ.ኣ. = 1270 ዓ.ም."} {"id": "4273", "contents": "አንበሳ (Panthera leo)"} {"id": "6079", "contents": "1 January 1127 - 5 September 1127 እ.ኤ.ኣ. = 1119 ዓ.ም. 6 September 1127 - 31 December 1127 እ.ኤ.ኣ. = 1120 ዓ.ም."} {"id": "6085", "contents": "1 January 1124 - 4 September 1124 እ.ኤ.ኣ. = 1116 ዓ.ም. 5 September 1124 - 31 December 1124 እ.ኤ.ኣ. = 1117 ዓ.ም."} {"id": "37485", "contents": "ፊሊፒንስ በእስያ ያለ ደሴት አገር ነው። ዋና ከተማው ማኒላ ነው። ብዙ ልዩ ልዩ ቋንቋዎችና ብሔሮች በፊሊፒንስ ይገኛሉ። ዋና መደበኛው ቋንቋ ፊሊፒንኛ የተጋሎግኛ ይፋዊ አይነት ነው። ከባህሎቹ ልዩነት የተነሣ፥ በደሴቶቹ ላይ ብዙ ልማዳዊ የሙዚቃ አይነቶች አሉ። ከነዚህ ልዩ ልዩ ሙዚቃዊ ፈሊጦች ጋራ በፊሊፒኖ ባህል የተለያዩ ልማዳዊ ጭፈራ አይነቶች ይሄዳሉ። ለምሳሌ ቲኒክሊንግ፣ ካሪኖሳ እና ሲንግኪል የተባሉ ጭፍራዎች አሉ። በፊሊፒንስ አንዳንድ ጎሣ የተወሳሰበ ብርድ ልብስ ሽመና ስለ መሥራታቸው ዕውቅና አላቸው። ሌሎች ጎሣዎች ጌጣጌጥ ከሉልና ከቀይ መንቁራ ወዘተ. ይሠራሉ። ከሁሉ ቀላል ኑሮ በሩቅ ደን ቦታዎች የሚገኙ ጎሣዎች እስካሁን ድረስ በትንፋሽ የሚነፋ ፒፓ (ፍላጻን ለመውረር) ለማደን እንደ መሣርያ ይጠቅማሉ። በፊሊፒንስ ብቻ የሚማሩ የትግል (ቡጢ) ሥነ ሥርዐቶች ለምሳሌ አሚስ እና ኤስክሪማ ይታወቃሉ። ጨዋታ በፊሊፒንስ በተለይም ቢሊያርድስ (ከረንቦላን የሚመስል)፣ ቦውሊንግና ሰንጠረዥ (ቼዝ) ይወደዳሉ። እግር ኳስና ቡቅሻ ደግሞ በጣም ይወደዳሉ። 90 ከመቶ የፊሊፒንስ ኗሪዎች የሮማ ካቶሊክ ቤተክርስቲያን ምዕመናን ናቸው፣ በየከተማውም ስፓኒሾች ከድንጋይ የሠሩ አቡያተ ክርስቲያናት አሁንም አሉ። ሌላ 5 ከመቶ እስላሞች ናቸው፣ የቀሩትም 5 ከመቶ አረመኔ ልማዶች ወይም ሌላ እምነት የሚከተሉ ናቸው። ብዙ የፊሊፒንስ ኗሪዎች ከቀርከሃ ወይም ዘምባባ እንጨት በተሠራ በቀላል መኖርያ ማደር ይመርጣሉ። ኗሪ ባህሎች ከእስፓንያ፣ ከሜክሲኮ፣ ከፖሊኔዥያ፣ ከአሜሪካ፣ ከቻይና፣ ከሌሎችም እስያዊ አገራት ተጽእኖዎች በመቀላቀሉ፣ እንዲሁም የፊሊፒንስ አበሳሰል ከነዚህ ተጽእኖዎች ሁሉ ይወክላል። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "37641", "contents": "አብርሃ ወ አፅብሃ ትምህርት ቤት የሚገኘው በአማራ ክልል በምስራቅ ጎጃም ዞን በእነብሴ ሳር ምድር ወረዳ ከተማ መርጡለ ማርያም ነው።"} {"id": "37659", "contents": "እነሴ ቆል ትምህርት ቤት የሚገኘው በአማራ ክልል በምሥራቅ ጎጃም መስተዳደር ዞን በጎንቻ ሲሶ እነሴ ወረዳ በእነሴ ቆል አቦ ገበሬ ማኅበር ነው ፡፡"} {"id": "37683", "contents": "ባዮና (እስፓንኛ፦ Baiona) የእስፓንያ ከተማ ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "7219", "contents": "1 January 566 - 30 August 566 እ.ኤ.ኣ. = 558 ዓ.ም. 31 August 566 - 31 December 566 እ.ኤ.ኣ. = 559 ዓ.ም."} {"id": "38007", "contents": "አቡነ ይምዓታ ከአለት የተፈለፈለ ቤተክርስቲያን ሲሆን እንደ ደብረ ማርያም ቆረቆር ቤተክርስቲያን ሁሉ በሐውዜን ወረዳ፣ ምጋብ አካባቢ ይገኛል። አቡነ ይምዓታ ጉህ ከከባብዊ ወለል 200 ሜትር በላይ ከተራራ ላይ የተፈለፈለ ቤተክርስቲያን ነው። ወደ ቤተክርስቲያኑ መውጫው መንገድ የእጅ እና የእግር ማስቀመጫዎችን በመወጣጣት ብቻ ነው። በውስጡ፣ ከ15ኛው ክፍለ ዘመን እሚመነጩ ጉልህ ምስሎች እንዳሉ ፊሊፕ ብሪግስ መዝግቦት ይገኛል። አቡነ ይምዓታ ከመካከለኛው ምስራቅ ወደ ኢትዮጵያ ቀደምት ከገቡት ዘጠኙ ቅዱሳን አንዱ ናቸው። http://www.panoramio.com/map/#lt=13.915292&ln=39.345230&z=-3&k=2&a=1&tab=1&pl=all ^ Briggs, Phililp, Ethiopia: The Bradt Travel Guide, 6th ed, Connecticut 2012 (pp 282)"} {"id": "38307", "contents": "ኮይኔ ግሪክ ታላቅና ጥንታዊ በሄለን ዘመን ይነገር የነበረ የግሪክኛ መግባብያ ነበር።"} {"id": "6409", "contents": "1 January 965 - 2 September 965 እ.ኤ.ኣ. = 957 ዓ.ም. 3 September 965 - 31 December 965 እ.ኤ.ኣ. = 958 ዓ.ም."} {"id": "6421", "contents": "1 January 959 - 3 September 959 እ.ኤ.ኣ. = 951 ዓ.ም. 4 September 959 - 31 December 959 እ.ኤ.ኣ. = 952 ዓ.ም."} {"id": "6439", "contents": "1 January 950 - 2 September 950 እ.ኤ.ኣ. = 942 ዓ.ም. 3 September 950 - 31 December 950 እ.ኤ.ኣ. = 943 ዓ.ም."} {"id": "7609", "contents": "1 January 374 - 29 August 374 እ.ኤ.ኣ. = 366 ዓ.ም. 30 August 374 - 31 December 374 እ.ኤ.ኣ. = 367 ዓ.ም."} {"id": "7633", "contents": "1 January 362 - 29 August 362 እ.ኤ.ኣ. = 354 ዓ.ም. 30 August 362 - 31 December 362 እ.ኤ.ኣ. = 355 ዓ.ም."} {"id": "4747", "contents": "1 January 1789 - 8 September 1789 እ.ኤ.ኣ. = 1781 ዓ.ም. 9 September 1789 - 31 December 1789 እ.ኤ.ኣ. = 1782 ዓ.ም."} {"id": "4753", "contents": "1 January 1786 - 8 September 1786 እ.ኤ.ኣ. = 1778 ዓ.ም. 9 September 1786 - 31 December 1786 እ.ኤ.ኣ. = 1779 ዓ.ም."} {"id": "4759", "contents": "1 January 1783 - 9 September 1783 እ.ኤ.ኣ. = 1775 ዓ.ም. 10 September 1783 - 31 December 1783 እ.ኤ.ኣ. = 1776 ዓ.ም."} {"id": "38607", "contents": "አርጎባ የሚለዉ ስያሚ «በወቅቱ የነበሩ አፄዎች አረብ ገባ ብለዉ የአርጎባ ማህበረሰብን መጠርያ ከአርጎባ ጋር ያያልዙታል። ይህ የብሄረሰቡ ትክክለኛ መጠርያ ሳይሆን ሊሉ የፈለጉት ዉጫዊ ናቸዉ ለማለት ነዉ። አርጎባዎች  መቶ በመቶ የእስልምና ሃይማኖት ተከታዮች ናቸዉ። በእርሻ በንግድና በሽመና ይተዳደራሉ። በኢትዮጵያ የነበሩት የአፄ መንግስታት የእስልምና ሃይማኖትን የማይቀበሉ ስለነበሩ ወይም ደግሞ እንደሌላዉ ሃይማኖት እኩል የማያራምዱ ስለነበሩ መጤ ናቸዉ የዉች ሰዎች ናቸዉ በማለት አረብ ገባ {አርጎባ }የሚል ስያሚ ሰጥዋቸዉ። ትክክለኛዉ ታሪክ ግን አርጎባ በኢትዮጵያ ይኖር የነበረ ጥንታዊ ህዝብ ነዉ በተለይ በ 13ኛዉ ክፍለ ዘመን የይፋት ወላስማ ሥርወ መንግስት ንግድን መስርቶ ይኖር የነበረ በኢትዮጵያ የመጀመርያዉን እስላማዊ መንግስት የመሰረተ ከዝያም በሁለተናዉ ሂጅራ በነብዩ መሃመድ የእስልምና እምነት ተከታዮች ከቁርሾች ጋር በነበረዉ ግጭት ወደ ኢትዮጵያ የገቡ አረቦችን ተቀብሎ ያስተናገደ ሃይማኖታቸዉንም የተቀበለ የኢትዮጵያ የመጀመርያዉ የሙስሊም ማህበረሰብ ነዉ ማለት ይቻላል:: ዛሬ አርጎቦች በደቡብ እስከ ባሌ በምስራቅ እስከ ሐርር፣ አፋር ሰሜን ሸዋ ትግራይ ድረስ ይገኛሉ::"} {"id": "4825", "contents": "1 January 1750 - 8 September 1750 እ.ኤ.ኣ. = 1742 ዓ.ም. 9 September 1750 - 31 December 1750 እ.ኤ.ኣ. = 1743 ዓ.ም."} {"id": "4831", "contents": "1 January 1747 - 9 September 1747 እ.ኤ.ኣ. = 1739 ዓ.ም. 10 September 1747 - 31 December 1747 እ.ኤ.ኣ. = 1740 ዓ.ም."} {"id": "45747", "contents": "እንቆቅልሽ የኢትዮጵያ ፊልም ነው። ፊልሙ በሀገሪቱ ሲኒማ ቤቶች ረዥም ጊዜ የቆየ ሲሆን በህዝብ ዘንድ ከፍተኛ ተቀባይነትን አግኝቷል።"} {"id": "7711", "contents": "1 January 323 - 30 August 323 እ.ኤ.ኣ. = 315 ዓ.ም. 31 August 323 - 31 December 323 እ.ኤ.ኣ. = 316 ዓ.ም."} {"id": "38649", "contents": "ሐብሩ በአማራ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "4891", "contents": "1 January 1717 - 8 September 1717 እ.ኤ.ኣ. = 1709 ዓ.ም. 9 September 1717 - 31 December 1717 እ.ኤ.ኣ. = 1710 ዓ.ም."} {"id": "7741", "contents": "1 January 308 - 29 August 308 እ.ኤ.ኣ. = 300 ዓ.ም. 30 August 308 - 31 December 308 እ.ኤ.ኣ. = 301 ዓ.ም."} {"id": "38667", "contents": "ቀወት (ወረዳ) በአማራ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "7765", "contents": "1 January 296 - 28 August 296 እ.ኤ.ኣ. = 288 ዓ.ም. 29 August 296 - 31 December 296 እ.ኤ.ኣ. = 289 ዓ.ም."} {"id": "7789", "contents": "1 January 284 - 28 August 284 እ.ኤ.ኣ. = 276 ዓ.ም. 29 August 284 - 31 December 284 እ.ኤ.ኣ. = 277 ዓ.ም."} {"id": "7795", "contents": "1 January 281 - 28 August 281 እ.ኤ.ኣ. = 273 ዓ.ም. 29 August 281 - 31 December 281 እ.ኤ.ኣ. = 274 ዓ.ም."} {"id": "7801", "contents": "1 January 278 - 28 August 278 እ.ኤ.ኣ. = 270 ዓ.ም. 29 August 278 - 31 December 278 እ.ኤ.ኣ. = 271 ዓ.ም."} {"id": "7807", "contents": "1 January 275 - 29 August 275 እ.ኤ.ኣ. = 267 ዓ.ም. 30 August 275 - 31 December 275 እ.ኤ.ኣ. = 268 ዓ.ም."} {"id": "7813", "contents": "1 January 272 - 28 August 272 እ.ኤ.ኣ. = 264 ዓ.ም. 29 August 272 - 31 December 272 እ.ኤ.ኣ. = 265 ዓ.ም."} {"id": "7837", "contents": "1 January 260 - 28 August 260 እ.ኤ.ኣ. = 252 ዓ.ም. 29 August 260 - 31 December 260 እ.ኤ.ኣ. = 253 ዓ.ም."} {"id": "7849", "contents": "1 January 254 - 28 August 254 እ.ኤ.ኣ. = 246 ዓ.ም. 29 August 254 - 31 December 254 እ.ኤ.ኣ. = 247 ዓ.ም."} {"id": "38703", "contents": "ዋድላ በአሁኑ ሰሜን ወሎ ዞን የሚገኝ ወረዳ ሲሆን የወረዳው ዋና ከተማ ቆኔ ይባላል። በባሽሎ ወንዝ ጠለል ውስጥ የሚገኘው ይህ ወረዳ ዥታ የተሰኘ ወንዝ አልፎት ይሄዳል ። ዋድላና ሌሎች ፯ ወረዳዎች ለድርቅ ተጠቂ ከሚባሉ ውስጥ ተመድበዋል። ^ Svein Ege, \"North Wälo 1:100,000. Topographic and administrative map of North Wälo Zone, Amhara Region, Ethiopia\". Trondheim, NTNU, 2002 ^ Seid Yassin, \"Small-Scale Irrigation and Household Food Security: A Case Study of Three Irrigation Schemes in Gubalafto Woreda of North Wollo Zone, Amhara Region\", Master's Thesis, Graduate School of the University of Addis Ababa (June 2002), p. 35"} {"id": "38709", "contents": "ደሴ ዙሪያ በአማራ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "46011", "contents": "ገብረ ማርያም ትምህርት ቤት (ፈረንሳይኛ፦ Lycée Guebre-Mariam) ወይም ሊሴ በአዲስ አበባ፣ ኢትዮጵያ የሚገኝ የፈረንሳይ ኢንተርናሽናል ትምህርት ቤት ነው። ትምህርት ቤቱ የተከፈተው በ1948 እ.ኤ.አ. ነው። ^ (እንግሊዝኛ)ትዕግስት ይልማ (ግንቦት ፲፬ ቀን ፳፻፭ ዓ.ም.). \"Lycee Guebre Mariam celebrates its 65th anniversary\". Capital. http://web.archive.org/web/20151225123711/http://www.capitalethiopia.com/index.php?option=com_content&view=article&id=2974:lycee-guebre-mariam-celebrates-its-65th-anniversary&catid=35:capital&Itemid=27.  ገብረ ማርያም ትምህርት ቤት (ፈረንሳይኛ)/(እንግሊዝኛ)"} {"id": "46029", "contents": "ሺስሰቶሶሚያሲስ (ቢልሃርዚያ እና ካታያማ ትኩሳት በመባል ይታወቃል፡፡)"} {"id": "49965", "contents": "ሰለ ተፈላጊው ኤሊ በውሰጡ ምን እንደያዘ ሸያጭ ምን የህል ነው አይነታቸወ እና ዋጋወ ስንት ነወ"} {"id": "50019", "contents": "ቴዎዶላይት አግድምና ሽቅብ ማእዘንን ለመለካት የሚችል ከአጉሊ መነጽሮች የተሰራ የቅየሳ መሳሪያ ነው"} {"id": "50031", "contents": "የአፈር ሜካኒክስ የአፈር ፊዚክስ እና የምህንድስና ሜካኒክስ የሙያ ዘርፎች ጥምረት ሲሆን የአፈርን ፀባይን ከምንድህስና አንፃር የሚያጠና የሲቪል ምህንድስና ዘርፍ ነው። የአፈር ሜካኒክስ ከፈሳሽ ሜካኒክስ (fluid mechanics፤ ስለ ፈሳሽ ነገሮች የሚያጠና ዘርፍ ነው) እና ጠጣር ሜካኒክስ (solid mechanics፤ ስለ ጠጣር ነገሮች የሚያጠና ዘርፍ ነው) የሚለየው አፈር የፈሳሽ ነገሮች (አብዛኛውን ጊዜ አየርና ውሃ) እና የቅንጣቶች (particles ትንንሽ ነገሮች፤ አብዛኛውን ጊዜ የሸክላ አፈር፣ ደለልማ አፈር፣ አሸዋ ወይም ጠጠር) ድብልቅ ስለሆነ ነው። ከዚህም ባለፈ የተፈጥሮ ብስባሾች እና ሌሎች ቁሶች በአፈር ውስጥ ሊገኙ ይችላሉ። የአፈር ሜካኒክስ ከድንጋይ ሜካኒክስ (rock mechanics) ጋር በመሆን የጂኦቴክኒክ ምህንድስና (geotechnical engineering) ፅንሰ ሀሳብ መሰረት ነው። የጂኦቴክኒክ ምህንድስና (geotechnical engineering) ስለ ህንፃ መሰረት (foundations)፤ ተዳፋት (slopes)፤ መጠበቂያ ግድግዳዎች (retaining walls)፤ የአፈር ድልድሎች (ቁልል፤ embankments)፤ የመንገድ ንጣፎች፤ ዋሻዎች፤ የማእድን ማውጫ ቁፋሮዎች፤ የአፈር ሙሌቶች (landfills) እንዲሁም ሌሎች በአፈር ወይም በድንጋይ የተሰሩ ወይም የተደገፉ የግንባታ አካላትን ጥናት፣ ንድፍ እና ግንባታ የምናከናውንበት የሙያ ዘርፍ ነው። የጂኦቴክኒክ ምህንድስና የከርስ ምድር ምህንድስና (geological engineering) ዘርፍንም ያካተተ ነው። የአፈር ሜካኒክስ በአፈር ላይ፣ በአፈር ውስጥ ወይም በአፈር የተሰሩ ሰው ሰራሽና ተፈጥሮአዊ የግንባታ አካላት ላይ የሚከሰተውን የቅርፅ ለውጥ (deformation) እንዲሁም በአፈር ውስጥ የሚኖርን ፈሳሽ ፍሰት (በአብዛኛው ጊዜ ውሃ) የሚመረመርበትና የሚጠናበት የሙያ ዘርፍ ነው። ለምሳሌ ለመጥቀስ ያህል፤ የህንፃና የድልድይ መሰረቶች፣ የመደገፊያ ግድግዳዎች (retaining walls)፣ ግድቦች፣ ከመሬት ውስጥ የሚቀበሩ የመተላለፊያ ትቦዎች፣ ዋሻዎች፣ የመንገድ ንጣፎች ይገኙበታል። የአፈር ሜካኒክስ ፅንሰ ሀሳቦች እንደ የከርስ ምድር ምህንድስና (geological engineering)፣ የባህር ዳርቻ ምህንድስና (coastal engineering)፣ የእርሻ ምህንድስና (agricultural engineering)፣ የውሃ ምህንስና (hydrology) እና የአፈር ፊዚክስ (soil physics) በመሰሉ መያ ዘርፎች ውስጥም ጥቅም ላይ ይውላል።"} {"id": "7939", "contents": "1 January 198 - 27 August 198 እ.ኤ.ኣ. = 190 ዓ.ም. 28 August 198 - 31 December 198 እ.ኤ.ኣ. = 191 ዓ.ም."} {"id": "7945", "contents": "1 January 195 - 28 August 195 እ.ኤ.ኣ. = 187 ዓ.ም. 29 August 195 - 31 December 195 እ.ኤ.ኣ. = 188 ዓ.ም."} {"id": "7969", "contents": "1 January 183 - 28 August 183 እ.ኤ.ኣ. = 175 ዓ.ም. 29 August 183 - 31 December 183 እ.ኤ.ኣ. = 176 ዓ.ም."} {"id": "7981", "contents": "1 January 177 - 27 August 177 እ.ኤ.ኣ. = 169 ዓ.ም. 28 August 177 - 31 December 177 እ.ኤ.ኣ. = 170 ዓ.ም."} {"id": "7993", "contents": "1 January 171 - 28 August 171 እ.ኤ.ኣ. = 163 ዓ.ም. 29 August 171 - 31 December 171 እ.ኤ.ኣ. = 164 ዓ.ም."} {"id": "7999", "contents": "1 January 168 - 27 August 168 እ.ኤ.ኣ. = 160 ዓ.ም. 28 August 168 - 31 December 168 እ.ኤ.ኣ. = 161 ዓ.ም."} {"id": "8053", "contents": "1 January 142 - 27 August 142 እ.ኤ.ኣ. = 134 ዓ.ም. 28 August 142 - 31 December 142 እ.ኤ.ኣ. = 135 ዓ.ም."} {"id": "8059", "contents": "1 January 139 - 28 August 139 እ.ኤ.ኣ. = 131 ዓ.ም. 29 August 139 - 31 December 139 እ.ኤ.ኣ. = 132 ዓ.ም."} {"id": "8071", "contents": "1 January 133 - 27 August 133 እ.ኤ.ኣ. = 125 ዓ.ም. 28 August 133 - 31 December 133 እ.ኤ.ኣ. = 126 ዓ.ም."} {"id": "8077", "contents": "1 January 130 - 27 August 130 እ.ኤ.ኣ. = 122 ዓ.ም. 28 August 130 - 31 December 130 እ.ኤ.ኣ. = 123 ዓ.ም."} {"id": "8083", "contents": "1 January 127 - 28 August 127 እ.ኤ.ኣ. = 119 ዓ.ም. 29 August 127 - 31 December 127 እ.ኤ.ኣ. = 120 ዓ.ም."} {"id": "8089", "contents": "1 January 124 - 27 August 124 እ.ኤ.ኣ. = 116 ዓ.ም. 28 August 124 - 31 December 124 እ.ኤ.ኣ. = 117 ዓ.ም."} {"id": "8095", "contents": "1 January 121 - 27 August 121 እ.ኤ.ኣ. = 113 ዓ.ም. 28 August 121 - 31 December 121 እ.ኤ.ኣ. = 114 ዓ.ም."} {"id": "8101", "contents": "1 January 118 - 27 August 118 እ.ኤ.ኣ. = 110 ዓ.ም. 28 August 118 - 31 December 118 እ.ኤ.ኣ. = 111 ዓ.ም."} {"id": "8119", "contents": "1 January 109 - 27 August 109 እ.ኤ.ኣ. = 101 ዓ.ም. 28 August 109 - 31 December 109 እ.ኤ.ኣ. = 102 ዓ.ም."} {"id": "50163", "contents": "ወደ ሮማውያን በአዲስ ኪዳን የመጀመሪያው መልዕክት ሲሆን ቅዱስ ጳውሎስ በቆሮንጦስ እያለ በ፶ ዎቹ ዓ.ም. የጻፈው መልዕክት ነው ። ይህ ምዕራፍ ፲ ሲሆን በ፳፩ ንዑስ ክፍሎች ይከፈላል ። ጳውሎስ በዚህ መልዕክቱ መዳን በእስራኤላዊነት እንዳልሆነ ያስተምራል ። አሁንም እግዚአብሔር የመዳን ስጦታውን ለተከታዮቹ እንዲሰጣቸው ይጸልያል ። ቅዱስ ጳውሎስ ለሮማውያን መልዕክቱን የጻፈበት ምክኒያት አይሁዳውያንና ሮማውያን በሰላም አንድላይ በሮም ለብዙ ዘመን ሲኖሩ ቆይተው ክርስትና በተመሠረተበት ወቅት ፣ አይሁዳውያን ክርስቶስ እኛን ነው የመረጠን ለመንግሥቱ እናንተን አይደለም... ሲሊ ሮማውያን ደግሞ እናንተ ሰቀላችሁት እንጂ ምን አረጋቹህለት... እየተባባሉ እርስበርሳቸው ጥል ስለፈጠሩ እነሱን ለማስታረቅ ጻፈው ። የጳውሎስ መልዕክት ወደ ሮማውያን ምዕራፍ ፲ 1፤ወንድሞች፡ሆይ፥የልቤ፡በጎ፡ፈቃድና፡ስለ፡እስራኤል፡ወደ፡እግዚአብሔር፡ልመናዬ፡እንዲድኑ፡ነው። 2፤በዕውቀት፡አይቅኑ፡እንጂ፡ለእግዚአብሔር፡እንዲቀኑ፡እመሰክርላቸዋለኹና። 3፤የእግዚአብሔርን፡ጽድቅ፡ሳያውቁ፡የራሳቸውንም፡ጽድቅ፡ሊያቆሙ፡ሲፈልጉ፥ለእግዚአብሔር፡ጽድቅ፡ አልተገዙም። 4፤የሚያምኑ፡ዅሉ፡ይጸድቁ፡ዘንድ፡ክርስቶስ፡የሕግ፡ፍጻሜ፡ነውና። 5፤ሙሴ፡ከሕግ፡የኾነውን፡ጽድቅ፡የሚያደርገው፡ሰው፡በርሱ፡በሕይወት፡እንዲኖር፡ጽፏልና። 6፤ከእምነት፡የኾነ፡ጽድቅ፡ግን፡እንዲህ፡ይላል፦በልብኽ፦ማን፡ወደ፡ሰማይ፡ይወጣል፧አትበል፤ይህ፡ ክርስቶስን፡ለማውረድ፡ነው፤ 7፤ወይም፦በልብኽ፦ወደ፡ጥልቁ፡ማን፡ይወርዳል፧አትበል፤ይህ፡ክርስቶስን፡ከሙታን፡ለማውጣት፡ነው። 8፤ነገር፡ግን፥ምን፡ይላል፧በአፍኽ፡በልብኽም፡ኾኖ፡ቃሉ፡ቀርቦልኻል፤ይህም፡የምንሰብከው፡የእምነት፡ቃል፡ነው። 9፤ኢየሱስ፡ጌታ፡እንደ፡ኾነ፡በአፍኽ፡ብትመሰክር፡እግዚአብሔርም፡ከሙታን፡እንዳስነሣው፡በልብኽ፡ ብታምን፡ትድናለኽና፤ 10፤ሰው፡በልቡ፡አምኖ፡ይጸድቃልና፥በአፉም፡መስክሮ፡ይድናልና። 11፤መጽሐፍ፦በርሱ፡የሚያምን፡ዅሉ፡አያፍርም፡ይላልና። 12፤በአይሁዳዊና፡በግሪክ፡ሰው፡መካከል፡ልዩነት፡የለምና፤አንዱ፡ጌታ፡የዅሉ፡ጌታ፡ነውና፥ለሚጠሩትም፡ ዅሉ፡ባለጠጋ፡ነው፤ 13፤የጌታን፡ስም፡የሚጠራ፡ዅሉ፡ይድናልና። 14፤እንግዲህ፡ያላመኑበትን፡እንዴት፡አድርገው፡ይጠሩታል፧ባልሰሙትስ፡እንዴት፡ያምናሉ፧ያለሰባኪስ፡እንዴት፡ይሰማሉ፧ 15፤መልካሙን፡የምሥራች፡የሚያወሩ፡እግሮቻቸው፡እንዴት፡ያማሩ፡ናቸው፡ተብሎ፡እንደ፡ተጻፈ፡ ካልተላኩ፡እንዴት፡ይሰብካሉ፧ 16፤ነገር፡ግን፥ዅሉ፡ለምሥራቹ፡ቃል፡አልታዘዙም።ኢሳይያስ፦ጌታ፡ሆይ፥ምስክርነታችንን፡ማን፡ አመነ፧ብሏልና። 17፤እንግዲያስ፡እምነት፡ከመስማት፡ነው፥መስማትም፡በእግዚአብሔር፡ቃል፡ነው። 18፤ዳሩ፡ግን፦ባይሰሙ፡ነው፡ወይ፧እላለኹ።በእውነት፦ድምፃቸው፡በምድር፡ዅሉ፡ላይ፡ቃላቸውም፡እስከዓለም፡ዳርቻ፡ወጣ። 19፤ነገር፡ግን፦እስራኤል፡ባያውቁ፡ነው፡ወይ፧እላለኹ።ሙሴ፡አስቀድሞ፦እኔ፡ሕዝብ፡በማይኾነው፡ አስቀናችዃለኹ፡በማያስተውልም፡ሕዝብ፡አስቈጣችዃለኹ፡ብሏል። 20፤ኢሳይያስም፡ደፍሮ፦ላልፈለጉኝ፡ተገኘኹ፥ላልጠየቁኝም፡ተገለጥኹ፡አለ። 21፤ስለ፡እስራኤል፡ግን፦ቀኑን፡ዅሉ፡ወደማይታዘዝና፡ወደሚቃወም፡ሕዝብ፡እጆቼን፡ዘረጋኹ፡ይላል። ቁጥር ፪ ቁጥር ፭ ቁጥር ፰ ቁጥር ፲፬ - ፳፩ በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ Christianity የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ። ማርያም"} {"id": "50169", "contents": "ጥፍጥፍ ትሎች ወይም “ፕላቲሄልሚንትስ” ሁለት ተመሳሳይ ክፋይ የሚወጣላቸው (bilaterian)፣ አንጓ አልባ (unsegmented) እና ለስላሳ አካል ያላቸው ኢደንደሴ (invertebrate) እንስሳት የሚገኙበት ክፍለሰፍን ነው። የመተንፈሻና የስርዐተ ዝውውር አካላት እጦት፣ ጥፍጥፍ ትሎችን በቀላል ንኝት አማካኝነት ወደ መላ አካላቸው ኦክሲጅን እንዲገባ፣ ካርቦንዳይ ኦክሳይድ ደግሞ እንዲወጣ በሚያስችላቸው አካልመጠንና ቅርፅ እንዲገደቡ ያደርጋቸዋል። ^ Walker, J.C.; Anderson, D.T. (2001). \"The Platyhelminthes\". In Anderson, D.T. Invertebrate Zoology. Oxford University Press."} {"id": "49725", "contents": "ሁሌም ምድራችን በቅን ሰወች እና ቅን ሃሳብ ባላቼው ሰወች የተሞላች ነች፡፡ በተቃራኒው መንገድ የቆሙ ቢኖርም በጣም ትቂቶች ናቸው፡፡ እነዚህንም ሰዎች ወደ ብዙሃኑ መልካም አስተሳሰቦች ለማምጣት ይቻል ዘንድ ፡ ደግና ቅን ሰወችን እናበርታ፡፡ ያኔ የሌሎችን መጥፎ አስተሳሰቦች ወደ ቅንነት ይሳባል፡፡"} {"id": "38859", "contents": "ነንሰቦ (ወረዳ) በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው። {{አቀማመጥ |align=center ነንሰቦ (ወረዳ) በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "8401", "contents": "ፓብሎ ኔሩዳ የቺሌ ባለቅኔና ፖለቲከኛ ነበረ።"} {"id": "49779", "contents": "ኪርታ እንደሚታመን በሑራውያን ላይ የነገሡት የሚታኒ መሣፍንት መስራች ነበር። እንዲህ ከሆነ ዘመኑ ምናልባት 1512 ወይም 1507 እስከ 1497 ዓክልበ. ነበር። ስሙ ኪርታ የሚታወቀው በአላላኽ በተገኘው በልጁ 1 ሹታርና ማኅተም ብቻ ነው፤ «ሹታርና የኪርታ ልጅ» ብቻ ይላል። ሆኖም የያምኻድና የባቢሎን መንግሥታት በ1508-7 ዓክልበ."} {"id": "49785", "contents": "በ አማራ ክልል ምስራቅ ጎጃም ዞን ውስጥ የሚገኝ ወረዳ ነው። የ ወረዳው ዋና ከተማ ረቡእ ገበያ ይባላል። ከ ደብረማርቆስ በስተ ሰሜን ወደ ድጎ ጽዮን /አርብ ገበያ በሚወስደው መንገድ በ 27 ኪሎሜትር ርቀት ላይ ይገኛል ስናን በደቡብ ምዕራብ ከ ጉዛምን በምዕራብ በሰሜን ከ ቢቡኝ በሰሜን ምዕራብ ከ ደባይ ጥላትግን በምስራቅ ከአዋበል በደቡብ ከ አነደድ ወረዳ ጋር ይዋሰናል።"} {"id": "49791", "contents": "ሴንቲኔላውያን የበንጋል ባህረስላጤ ውስጥ በስሜን ሴንቲኔል ደሴት ላይ ከሰው ልጅ ሥልጣኔ ሁሉ ውጭ የሚኖር ብሔር ነው። ደሴቱ ከሕንድ አንዳማን ደሴቶች መካከል ነው። ምናልባት 50-100 ኗሪዎች እንዳሉበት ይታስባል። አጫጭርና ጥቁር እንደ አንዳማን ኗሪዎችም የመሰሉ ሰዎች ናቸው። ከውጭ አለም በሚጎብኙ ሰዎች ላይ ብዙ ጊዜ ጥቃት ጥለዋልና ስለዚህ ቋንቋቸው ወይም ባሕላቸው በተመለከተ ብዙ አይታወቅም። ሕንድ አገር ይግባኝ ማለት ጥላ በ1962 ዓም ይግባኝ የሚል ድንጋይ አስቀመጠችበት፤ ወደ ደሴቱ መጓዝ በይፋ ክልክል ነው። አንዳንድ ጊዜ ግን ኮኮነት ከተጓዦች በሰላም ተቀብለዋል። በእራቁታቸው እንደሚሄዱ፣ ፍላጻ፣ ጦር ካገኙት ብረት እንደሚስሩ፣ ታንኳ መሥራት እንደሚያውቁ ማወቅ ችለናል። በ1998 ዓም በስኅተት የደረሱባቸውን ሁለት ሕንዳዊ አሣጥማጆችን ገደሉ። እንደገና በኅዳር ወር 2011 ዓም አንድ አሜሪካዊ ክርስቲያን ሰባኪ ጆን ቻው እነዚህ በአለማችን ስለ ኢየሱስ ወንጌል ምንም ያልሰሙ መጨረሻ ሕዝብ ይሆናሉ ብሎ ስላመነ ወደነሱ ወንጌልን ለመሰብክ ሲሄድ ሰማዕት ሆኖ ተገደለ።"} {"id": "8467", "contents": "ፐርል በክ በስነ-ጽሁፍ የኖቤል ተሸላሚ (1938) ለመሆን የበቃች አሜሪካዊት ደራሲ ናት። በክ ጁን 26 ቀን 1982 ዓ.ም በምእራብ ቨርጂኒያ ሂልዝቦሮ በተባለ ቦታ ተወለደች። ወላጆቿ ፕሬስብቴርያዊ ሚሲዮኖች የነበሩ ሲሆን ብዙውን የሚሲዮን ስራቸውን በቻይና ነው ያሳለፉት። በዚሁ የተነሳ በክ ከልጅነቷ ጀምሮ እንግሊዝኛን ብቻ ሳይሆን ቻይንኛንም አቀላጥፋ ትናገር ነበር። ትምህርቷን በ1914 እንዳጠናቀቀች ወደ ቻይና ነው ያቀናችው። በ1915 የወደፊት ባሏ ከሚሆነውን ከጆን ሎሲንግ በክ ጋር ተገናነች። በ1917 ጋብቻቸውን ከፈጸሙ በኋላ ኑሯቸውን ናንሹ በተባለችው የገጠራማዋ አንህዌ ግዛት አደረጉ። በዚሁ ቆይታዋ ነው ወደፊት የሥነ-ጽሁፍ ስራዋ ጉልላት ለመሆን የበቃውን ስሙር መሬት (The Good Earth) ለተባለው መጽሃፏ የሚሆናትን መረጃ የሰበሰበችው። በክ ጽሁፎቿን ማሳተም የጀመረችው ከ1920ዎቹ ጀምራ ሲሆን አጫጭር ስራዎቿ \"The Nation\"፣ \"The Chinese Recorder\"፣ \"Asia\" እና \"The Atlantic Monthly\" በተሰኙ መጽሄቶች ታትመውላታል። የመጀመሪያው ወጥ ልብ-ወለድ ድርሰቷ (East Wind, West Wind) በ1930 በጆን ዴይ ኩባንያ ታትሟል። የጆን ዴይ ኩባንያ አሳታሚ የነበረው ሪቻርድ ዋልሽ ኋላ ላይ (1935) የፐርል በክ ሁለተኛ ባሏ ለመሆን በቅቷል። በ1931 ጆን ዴይ ኩባንያ የፐርል በክን ሁለተኛ ወጥ ልብ-ወለድ ድርስት የሆነውን ስሙር መሬትን አሳተመ። ይኸው ሥራዋ በተከታታይ በ1931 እና በ1932 ዓ.ም በገበያ ላይ አንደኛ ተፈላጊ ሆኖ ለመዝለቅ የቻለ ሲሆን ለሷም በ1935 ዓ.ም የፑሊትዘር ሽልማት እና የሃዌልስ ሜዳልያ አስገኝቶላታል። ስሙር መሬት በ1937 ዓ.ም በኤም.ጂ.ኤም አማካይነት በፊልም መልክ ተቀናብሮ ለተመልካች ቀርቧል። ከዛ በተከታታይ ሌሎች ድርሰቶችን ለአንባቢ አቅርባለች። በክ በ1938 ዓ.ም በስነ-ጽሁፍ የኖቤል ሽልማትን በመቀበል የመጀመሪያዋ (ሴት) አሜሪካዊት ሆናለች። ፐርል በክ በ1973 ዓ.ም ከዚህ ዓለም በሞት ስትለይ ከ70 በላይ ስራዎቿ ታትመውላታል። መቃብሯም ፔንሲልቬንያ ውስጥ በክስ በተባለው ቀበሌ ይገኛል።"} {"id": "8509", "contents": ""} {"id": "38925", "contents": "ዶባ (ወረዳ) በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው። {{አቀማመጥ |align=center ዶባ (ወረዳ) በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "49869", "contents": "ክፍለ ዘመን ወይም ምዕተ ዓመት የመቶ ዓመታት ዘመን ነው። በዓመተ ምህረት አቆጣጠር 1ኛው ምዕተ ዓመት ወይም ክፍለዘመን ከ1 ዓም. እስከ 100 ዓም ድረስ ቀጠለ፣ ከዚያ 2ኛው ምዕተ ዓመት በ101 ዓም ጀምሮ እስከ 200 ዓም ድረስ ነበር። እንዲሁም ከ1 ዓም በፊት ወደ ኋላ ስንሄድ 1ኛው ምዕተ ዓመት ዓክልበ. ከ100 ዓክልበ. ጀምሮ እስከ 1 ዓክልበ. ድረስ ቆየ። የጎርጎሪያን ካሌንዳር (እ.ኤ.አ.) ከኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር (ዓ.ም.) በ7 2/3 ዓመታት ስለሚቀድም እንዲሁም ክፍለዘመናት እ.ኤ.አ. ከ ዓ.ም. ክፍለዘመናት ከ7 2/3 ዓመት በፊት ይጀምራሉና ይጨርሳሉ። ለማየት • ውይይት • ማረም ክፍለዘመናት እና ሺህ አመታት"} {"id": "46401", "contents": "ሳንስ (ፈረንሳይኛ፦ Sens) (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "46431", "contents": "ዑራል ተራሮች በሩስያ የሚገኝ የተራሮች ሰንሰለት ነው።"} {"id": "46437", "contents": "አይስላንድኛ (íslenska /ኢስለንስካ/) በአይስላንድ የሚናገር ቋንቋ ነው። (ይህ ቋንቋ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) የአይስላንድኛ ውክፔዲያ አለ!"} {"id": "8947", "contents": ""} {"id": "8995", "contents": "መይ (እንግሊዝኛ: May) በጎርጎርያን ካሌንዳር ውስጥ አምስተኛው ወር ነው። በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር ይህ ወር የሚያዝያ መጨረቫና የግንቦት መጀመርያ ነው።"} {"id": "46821", "contents": "ለይዲ ኤንድ ዘ ትራምፕ (በእንግሊዝኛ: Lady and the Tramp) በዲዝኒ በ1955 እ.ኤ.አ. የተፈጠረ አንድ የአሜሪካ አኒሜሽን ፊልም ነው። ይህ የዲዝኒ 15ኛ አኒሜሽን ፊልም።"} {"id": "46893", "contents": "ሳልጽቡርግ (ጀርመንኛ፦ Salzburg /ዛልጽቡርክ/) የኦስትሪያ ከተማ ነው።"} {"id": "10357", "contents": "አምባሳደር ተሾመ ቶጋ ፡ በ1954 በደቡብ ኢትዮጵያ በወላይታ ተወለዱ። እ. ኤ አ. በ2009 የ46 ዓመቱ ጎልማሳ ኢሕአዴግ አዲስ አበባን እንደ ተቆጣጠረ ተቀማጭነታቸው በግብጽ ሆኖ ለ 3 የአረብ አገሮች አምባሰደር ሆኑ። ከዚያም በስፖርት ሚንስትርነት ካገለገሉ በኋላ በ1997 ውዝግብ ያስነሳው የጠቅላላ ምርጫ ሲደረግ ለፓርላማው አፈ ጉባኤነት ኢሕአዴግ በበላይነት በተቆጣጠረበት ፓርላማ ተመረጡ። ጥሩ የመናገር ችሎታ አላቸው የሚባልላቸው አቶ ተሾመ በተለይ በኢትዮ-ኤርትራ ጦርነት ጊዜ ከኬኒያ ለዓለም ጋዜጠኞች የሚሰጡት ቃለ ምልልስ በወቅቱ ታዋቂ አርጎአቸው ነበር። ይሁን እንጂ በፓርላማ ተናጋሪነት ዘመናቸው የወከሉትን ፓርቲ ወግነው የተቃዋሚዎችን መብት በተደጋጋሚ ሲጫኑ ስለተስተዋሉ ብዙ ነቄፌታ አትርፈዋል።"} {"id": "46953", "contents": "ቪክቶሪያ ሀይቅ በኡጋንዳ፣ ኬንያና ታንዛኒያ መካከል የሚገኝ ታላቅ ሐይቅ ነው። '"} {"id": "47001", "contents": "ፓይተን፣ በ1995 የተሰራ በጣም ቀላል የሆነ የ ኮምፒዩተር ፕሮግራም ነው።የፒቲን ፕሮግራሙ የተጀመረው በ 1980 ዎቹ መገባደጃ ላይ ነበር, እና አፈፃፀም በዲሴምበር 1989 ተፈፀመ. በጄኔቭ ቫን ሮዝም በ CWI ውስጥ በኔዘርላንድስ እንደ አቢሲ ሲተገበር በአቢቢ የከዋክብትን ስርዓት . ቫን ሮሰም የፓይነን ዋነኛ ጸሐፊ ሲሆን ፓይዘን አቅጣጫውን በመወሰን ረገድ ማዕከላዊ ሚናው በፓይቲን ማህበረሰብ, በተረከፈው ህይወት አምባገነንነት (BDFL) የተሰኘው ርዕስ ላይ ነው. ፓይቶን ለሞቲስ ፒቲን የበረራ ሰርበስ በቢቢሲ ቴሌቪዥን ትርዒት ​​ስም ተሰጥቶታል. ፓይተን 2.0 እ.ኤ.አ. ጥቅምት 16, 2000 ላይ ለዲጂታል የማስታወሻ ማቀናበሪያ እና ለዩኒኮድ ድጋፍ ለመስጠት ዑደት የሚፈለገው ቆሻሻ አሰባሳቢ (ለሪፖርተር ላይ መጨመርን ጨምሮ) በርካታ ዋና አዲስ ባህሪያት ተለቋል. ሆኖም ግን, ይበልጥ ወሳኝና ማህበረሰብ-ተኮር በሆነ ሂደት ውስጥ ወደ ተለዋዋጭነት ለውጡ ሂደቱ እጅግ አስፈላጊው ለውጥ ነበር. ረዥም ጊዜ የፈጀው ፓይተን 3.0, ዋነኛውና ከኋላ - ተኳሃኝ ያልሆነ ተለቋል, ለረጅም ጊዜ ከፈተነው በኋላ በታኅሣሥ 3, 2008 ተለቀቀ. ብዙዎቹ ዋና ዋና ባህሪያቱ ተመላሽ-ተኮር የሆነውን Python 2.6 እና 2.7 ተመልሰዋል. ስሪት 1 ፓይተን በጃንዋሪ 1994 ውስጥ 1.0 ስሪት ላይ ደርሷል. በዚህ መግለጫ ውስጥ የተካተቱት ትልቁ አዳዲስ ገጽታዎች የላሃዳ, የካርታ, የማጣሪያ እና የማቀነባበሪያ አገልግሎቶች ናቸው. ቫን ሮዝም \"ፒቲን ላምዳ, መቀነስ, ማጣራትን እና ካርታ አግኝቷል, እና ያመለጧቸውን የሊፕ ጠላፊዎች እና የስራ ጥሰቶች ከገቡ በኋላ\"."} {"id": "47019", "contents": ""} {"id": "2461", "contents": "ጅቡቲ በይፋ የጅቡቲ ሪፐብሊክ በአፍሪካ ቀንድ የምትገኝ ሀገር ናት። ከሰሜን በኤርትራ፣ ከምዕራብና ደቡብ በኢትዮጵያና ከደቡብ ምሥራቅ በሶማሊያ ትዋሰናለች። የጅቡቲ ታሪክ የሺህ ዓመታት ነው። የአካባቢው ነዋሪዎች ከግብፅ፣ ሕንድና ቻይና የተለያዩ ሽቶዎችና ቅመማትን በእንስሳ ቆዳ ይገዙ ነበር። ከአረብ ልሳነ ምድር አቅራቢያ ስለነበሩ ሱማሌዎችና አፋሮች ወደ እስልምና በድሮ ጊዜ ከተለወጡት ሕዝቦች መካከል ይገኛሉ። ጅቡቲ በአምስት ክልሎችና አንድ ከተማ ተከፍላለች። እነዚህም፦ ታጁራ ክልል አሊ ሳቤህ ክልል አርታ ክልል ኦቦክ ክልል ዲክል ክልል ጅቡቲ (ከተማ)"} {"id": "2473", "contents": "1 January 1960 - 10 September 1960 እ.ኤ.ኣ. = 1952 አ.ም. 11 September 1960 - 31 December 1960 እ.ኤ.ኣ. = 1953 አ.ም."} {"id": "9583", "contents": "ሀሜተኛ ነው ከዳተኛ ሀሜተኛ ያፍራል ሀስተኛ ይረታል ሀሜት አይቀር ከድሀም ቤት ሀሜትና ጅራት በስተኋላ ነው ሀምሌ ቢያባራ በጋ ይመስላል ሀምሌና ሙሽራ ሳይገለጡ ነው ሀምሌን በብጣሪ ነሀሴን በእንጥርጣሪ ሀምሳ ሎሚ ለሀምሳ ሰው ጌጡ ለአንድ ሰው ሸክሙ ሀረጉን ሲስቡት ዛፉ ይወዛወዛል ሀረጉን ሳብ ዛፉ እንዲሳሳብ ሀረግ ለመዳፍ አልጋ ለምንጣፍ ሀሰተኛ ምስክር ጉልበት ይሰብር ሀሰተኛን ሲረቱ በወንድም በእህቱ ሀሰተኛ ሲናገር ይታወቃል ስሱ ሲበላ ይታነቃል ሀሰተኛ ሲናገር ይታወቃል በሶ ሲበሉት ያንቃል ሀሰተኛ በቃሉ ስደተኛ በቅሉ ሀሰተኛ ብርቱ ወንጀለኛ ሀሰተኛ ያወራውን ፈረሰኛ አይመልሰውም ሀሰት ስለበዛ እውነት ሆነ ዋዛ ሀሰት ቢናገሩ ውቃቢ ይርቃል ሀሰትና ስንቅ እያደረ ያልቅ ሀሰት አያቀላ እውነት አያደላ ሀሰት አያድንም መራቆት መልክ አያሳምርም ሀስት እያደር ይቀላል እውነት እያደር ይበራል ሀስት እያደር ይቀላል እውነትና ውሀ እያደር ይጠራል ሀሰት ነገር ክፉ ገሀነም እሳት ትርፉ ሀሳቡ ጥልቅ ነገሩ ጥብቅ ሀሳብህን ጨርቅ ያድርገው ሀሳብና መንገድ ማለቂያ የለውም ሀሳብ ከውለታ አይቆጠርም ሀሳብ ከፊት አይፈታ ሙት አይመታ ሀሳብ ያገናኛል ፍራት ያሸኛኛል ሀሳብ ያገናኛል ፍርሀት ያሸኛኛል ሀ ሳይሉ ጥፈት ውል ሳይዙ ሙግት ሀ ባሉ ተዝካር በሉ ሀ ባሉ ደሞዝ በሉ ሀብታም ለሀብታም ይጠቃቀሱ ድሀ ለድሀ ይለቃቀሱ ሀብታም ለሰጠ የድሀ ሙርጥ አበጠ ሀብታም ለሰጠ የድሀ ሙርጥ ያብጣል ሀብታም ለሰጠ ደሀ ምንጭሩ አበጠ ሀብታም ለሰጠው ደሀ ይንቀጠቀጣል ሀብታም ሊሰጥ የደሀ ቂጥ ያብጥ ሀብታም ሊሰጥ የደሀው ሙርጥ ያብጣል ሀብታም ሊሰጥ ደሀ ምርጥ ያወጣል ሀብታም ሲወድቅ ከሰገነት ድሀ ሲወድቅ ከመሬት ሀብታም በመመጽወቱ ድሀ በጸሎቱ ሀብታም በከብቱ ድሀ በጉልበቱ ሀብታም በወርቁ ድሀ በጨርቁ ሀብታም በገንዘቡ ድሀ በጥበቡ እርስ በርስ ይቃረቡ ሀብታም በገንዘቡ ይኮራል ድሀ በጥበቡ ይከብራል ሀብታም ቢሰጥ አበደረ እንጂ አልሰጠም ሀብታም ቢያብር ድህነትን ያጠፋል ሀብታም ነው መባል ያኮራል ድሀ ነው መባል ያሳፍራል ሀብታም እንደሚበላለት ድሀ እንደሚከናወንለት ሀብታም ያለ ድሀ አይኮራም ድሀ ያለ ሀብታም አይበላም ሀብታም ገንዘቡን ያስባል ድሀ ቀኑን ይቆጥራል ሀብት እና እውቀት አይገኝ (ም ) አንድነት ሀብት የጠዋት ጤዛ ነው ሀኪም ሲበዛ በሽተኛው ይሞታል ሀኪም የያዘው ነፍስ ባያድር ይውላል ሀኪሞች እስኪመካከሩ በሽተኛው ይሞታል ሀዘንሽ ቅጥ አጣ ከቤትሽ አልወጣ ሀዘንና ደስታ ጎን ለጎን ናቸው ሀዘንን የፈራ በደስታ የተጣራ ሀይለኛ ውሀ አሻቅቦ ይፈሳል ሀይለኛ ዱቄት ከነፋስ ይጣላል ሀይማኖቱ ከጅማት ጉልበቱ ከብረት የጠና ሀይማኖት ከግብር ጸሎት ከፍቅር ሀይማኖት ያለ ፍቅር ጸሎት ያለ ግብር ሀይማኖት የሌለው ሰው ልጓም የሌለው ፈረስ ነው ሀጢአት ለሰሪው ምህረት ለአክባሪው ሀጢአት ሲደጋገም ጽድቅ ይመስላል ሀጢአት ሳያበዙ በጊዜ ይጓዙ ሀጢአት በንስሀ በደል በካሳ ሀጢአት በንስሀ እድፍ በውሀ ሀፍረት ያከሳል ያመነምናል ሁለተኛ ደሞ ለዘበኛ !"} {"id": "14233", "contents": "ሀብታም በገንዘቡ ድሀ በጥበቡ እርስ በርስ ይቃረቡ የአማርኛ ምሳሌ ነው። - ሃብታምም ሆነ ድሃ የየራሳቸው ሚና እንዳላቸው የሚያሳይ ተረትና ምሳሌ።"} {"id": "14239", "contents": "ሀብታም ያለ ድሀ አይኮራም ድሀ ያለ ሀብታም አይበላም የአማርኛ ምሳሌ ነው። - የሃብታምና የድሃን የህይወት ትሥሥር የሚያሳይ ተረትና ምሳሌ።"} {"id": "14245", "contents": "ሀኪሞች እስኪመካከሩ በሽተኛው ይሞታል የአማርኛ ምሳሌ ነው። - ብዙ አዋቂወች ሲመካከሩ ከአንድ ጠቃሚ ውሳኔ ላይ ከመድረስ ይልቅ ጠቃሚ ወዳልሆነ ክርክር እንደሚገቡ የሚያሳይ ተረትና ምሳሌ።"} {"id": "50505", "contents": "፲፫ ፤ በቀናች ሃይማኖት ስላረፉ ስለ ቅዱሳን ሰማዕታት ሁሉ ጳውሎስ ጢሞቴዎስ ሲላስና በርናባስ ቲቶና ፊሊሞንና ቀለምንጦስም ሰባ ሁለቱ አርድዕት አምስት መቶ ባልንጀራዎች ሃይማኖታቸው ስለ ቀና ስለ ሦስት መቶ አሥራ ስምንቱ ። ፲፬ ፤ እሊህንም ሁሉንም ለአንተ ወገን ሊሆኑ አስባቸው ፣ ብፁዕ ወቅዱስ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት አባ.... ብፁዕ ሊቀ ጳጳስ አባ.... አስባቸው በሕይወታቸውም ትጠብቃቸው ዘንድ ኃጢያታቸውንም ይቅር ትላቸው ዘንድ እኛንም በእነርሱ ጸሎት ትምረን ዘንድ ለዘላለሙ ። ፲፭ ፤ ጸሎተ ቡራኬ ፣ ቅዳሴ ሐዋርያት ቁ ፲ - ፳፩ ። ፲፮ ፤ የጳጳሳቱን አለቆች ጳጳሳቱንና ኤጲስ ቆጶሳቱን ቀሳውስቱንና ዲያቆናቱን የክርስቲያንንም ወገኖች ሁሉ አቤቱ ማራቸው ይቅርም በላቸው ። ፲፯ ፤ አማላጅቱ ሆይ እሊህንም ሁሉንም ከልጅሽ ዘንድ አማልጂ የጳጳሳትንና የሊቃነ ጳጳሳትን የኤጲስ ቆጶሳትን ሁሉ ነፍስ ያሳርፍ ዘንድ የቀሳውስትንና የዲያቆናትንም ዕውነተኛውን የቃል ጎዳና የሚያቀኑ ። ነገሥታትና መኳንንቱን መሳፍንቱንም በሥልጣን የሚኖሩትን ወራዙትንና ደናግልን መነኮሳትንምባለጠጋውንና ድሀውን ታላቁንና ታናሹን ባልቴቱንና አባት እናት የሞቱበትን መጻተኛውንና ችግረኛውን አስቀድሞ ከቤተክርስቲያን ማኅበር ተለይተው ያረፉትን የክርስቲያንንም ወገኖች ሁሉ ። ←ወደ ገፅ ፪ ወደ ገፅ ፬→"} {"id": "14287", "contents": "ሁለተኛ ደሞ ለዘበኛ ! አሉ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሁለተኛ ደሞ ለዘበኛ ! አሉ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "14305", "contents": "ሁለት አይወዱ ከመነኮሱ አይወልዱ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሁለት አይወዱ ከመነኮሱ አይወልዱ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሁለት ተቃራኒ ነገሮችን በአንድ ጊዜ ማድረግ አይቻልም። ከሁለቱ አንዱን መመረጥ ግድ ይላል።"} {"id": "14311", "contents": "ሁለት የተመኘ አንድም አላገኘ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሁለት የተመኘ አንድም አላገኘ የአማርኛ ምሳሌ ነው። በርግጥም ሁለቱ የተመኘናቸው ነገሮች ተቃራኒ ሲሆኑ ይህ ተረትና ምሳሌ ይሰራል። ማለትም ሁለት ተቃራኒ ነገሮችን በአንድ ጊዜ መመኘት ሁለቱን እንዳናገኝ ያደርገናል።"} {"id": "14347", "contents": "መድን የእግር ኳስ ክለብ በአዲስ አበባ፣ ኢትዮጵያ የሚገኝ የእግር ኳስ ክለብ ነው። የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን አባል ሲሆን መቀመጫው አዲስ አበባ ስታዲየም ነው። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "14395", "contents": "(ይህ ትምህርት ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) ድረ ገጽ"} {"id": "14401", "contents": "ሚዳቋ በሳይንሳዊ ስሙ Sylvicapra grimmia የሚባል የእንስሳ አይነት ነው። ይህ እንስሳ በአፍሪካ አገራት የሚገኝ ሲሆን በኢትዮጵያ ስጋው እንደምግብነት አልፎ አልፎ ይጠቅማል። በተለይ ለአሮስቶ። ከኢትዮጵያ ወደ ደቡብ የሚገኘው ቆርኬ ሚዳቋ ወይም ኢምፓላ (Aepyceros melampus) ሌላ ዝርያ ነው።"} {"id": "11341", "contents": "5ኛው አብጋር ወይም 5ኛው አብጋሮስ ዘኤደሣ (42 ዓ.ም. የሞቱ) ከ12 ዓክልበ. እስከ 1 ዓክልበ."} {"id": "11419", "contents": ""} {"id": "14581", "contents": "ጻድቃን ሳይቀጣጠሩ ይገናኛሉ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ጻድቃን ሳይቀጣጠሩ ይገናኛሉ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "14587", "contents": "ጽድቅ እንደ ላሊበላ እድሜ እንደ ማቱሳላ ይስጥህ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ጽድቅ እንደ ላሊበላ እድሜ እንደ ማቱሳላ ይስጥህ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ጽድቅን ለማመኳሸት የሚያገለግል አባባል።"} {"id": "14605", "contents": ""} {"id": "13003", "contents": "ኢትዮጵያ ውስጥ የሚሰራ የመጠጥ አይነት ሲሆን፣ የሚሰራውም ከወተት ነው። አጓት የሚሰራው ከአሬራ ሲሆን አዘገጃጀቱም ወተቱን በጣም ለስለስ ባለ እሳት (ጉልበት በሌለው እሳት) ላይ ጥዶ ድስቱን ክድኖ በማቆየት አሬራው አይብ ይሰራና (የአበሻ ቺዝ) ከላይ ይጠላል (ይንሳፈፋል) ። ይህንን ካረጋገጡ በኃላ እንዲቀዘቅዝ ከእሳቱ ላይ በማውረድ ሲቀዘቅዝ በወንፊት ላያ በማጥለል ነው። በዚህ አይነት አይብ እና አጓት ይሰራሉ ማለት ነው። አጓት በብዙ ህብረተሰብ ውስጥ አይጠጣም::"} {"id": "13015", "contents": "ኢትዮጵያ ውስጥ የሚሰራ የምግብ አይነት ሲሆን፣ የሚሰራውም ከእንሰት ስር ነው። ቆጮ በቂጣ ወይም አምባሻ መልክ ይዘጋጃል።"} {"id": "13021", "contents": "ኢትዮጵያ ውስጥ የሚሰራ የምግብ አይነት ሲሆን፣ በብዛት ህብረተሰቡ ለቁርስ የሚጠቀምበት የምግብ አይነት ነው።"} {"id": "13027", "contents": "ኢትዮጵያ ውስጥ የሚሰራ የምግብ አይነት ሲሆን፣ የሚሰራውም ከቂጣ ና አብዛኛውን ጊዜ ከንጥር ቅቤ በበርበሬ ነው።"} {"id": "13033", "contents": "ኢትዮጵያ ውስጥ የሚሰራ የምግብ አይነት ሲሆን፣ የሚሰራውም ከበቆሎ ወይም እሸት ነው። የበቾሎውን እሽት እሳት ላይ መፕበስ"} {"id": "11695", "contents": "መስከረም ፳፬ ቀን በየኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፳፬ኛው እና የክረምት ፺፬ኛው ዕለት ነው። ከዚህ ቀን በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በዘመነ ሉቃስ ፫፻፵፪ ቀናት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ፤ ዘመነ ማርቆስ እና ዘመነ ማቴዎስ ደግሞ ፫፻፵፩ ቀናት ይቀራሉ። ፲፭፻፸፭ ዓ.ም. - የካቶሊኩ ቤተ ክርስትያን ፓፕ ግረጎሪ ፲፫ኛ በኢጣልያ ፤ በፖላንድ ፤ በፖርቱጋል እና በእስፓንያ አገሮች የግሪጎርያዊ ዘመን አቆጣጠርን መሠረተ። ፲፭፻፺ ዓ.ም. - የንግሥ ዘመናቸውን (ከ ፲፭፻፶፯ ዓ.ም. እስከ ፲፭፻፺ ዓ.ም.) ሙሉ በቀይ ባሕር በኩል ቱርኮችን (ኦቶማን)፤ በደቡብ የኦሮሞዎችን ጥቃት በመከላከል ያሳለፉት የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት ሰርጸ ድንግል በተወለዱ በ ፵፯ ዓመታቸው አረፉ። ፲፰፻፲፯ ዓ.ም. - ሜክሲኮ አዲስ ሕገ መንግሥቷን አጽድቃ የፌዴራል ሪፑብሊክ ሆነች። ፲፰፻፳፫ ዓ.ም. - ከኔዘርላንድ ጋር በመለያየት የቤልጂግ ሉዓላዊ አገር ተመሠረተ። ፲፰፻፵፮ ዓ.ም. - የኦቶማን ግዛት በሩሲያ ላይ ጦርነት አወጀ። ባንድ በኩል ሩሲያ፤ በሌላው በኩል ደግሞ ብሪታንያ፣ ፈረንሳይ እና የኦቶማን ግዛት በትብብር የተዋጉት የሁለት ዓመት በላይ ጦርነት የክራይሚያ ጦርነት የሚባለው ነው። ፲፱፻፫ ዓ.ም. - ዳግማዊ ማኑዌል ወደብሪታንያ ሸሽቶ ሲኮበልል፣ አገሩ ፖርቱጋል ሪፑብሊክ ሆነች። ፲፱፻፶ ዓ.ም. - ሩሲያ የመጀመሪያዋን ሰው ሰራሽ ሳቴላይት፣ ስፑትኒክ ፩ መሬትን ለመዞር ተኮሰች። ፲፱፻፶፱ ዓ.ም. - የብሪታንያ ቅኝ ግዛት የነበረችው፣ በቀድሞ ስሟ ባሱቶላንድ ትባል የነበረችው የደቡባዊ አፍሪካ አካል፣ ነጻነቷን ተቀዳጅታ የሌሶቶ ንጉሥ መንግሥት ተባለች።"} {"id": "11701", "contents": "ጥቅምት ፩ ቀን በ[[ኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር ፴፩ ዕለት ሲሆን፣ የመፀው ፮ኛው ቀን ነው። ከዚ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ፫፻፴፭ ቀናት ሲቀሩ፣ በዘመነ ማቴዎስ፤ ዘመነ ዮሐንስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፫፻፴፬ ቀናት ይቀራሉ። ፲፱፻፶ ዓ.ም. - የአሜሪካ ፕሬዚደንት ድዋይት አይዘንሃወር በዘርኝነት ምክንያት በዴላዌር ምግብ ቤት መስተንግዶ የተከለከሉትን የጋና ገንዘብ ሚኒስቴር ኮምላ አግቤሊ ግብዴማን ይቅርታ ጠየቁ። ፲፱፻፷፮ ዓ/ም - የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት መንግሥት እና የአሜሪካ ኅብረት መንግሥት፣ ኤርትራ ውስጥ የነበረውን የቃኘው ወታደራዊ ራዲዮ ጣቢያ እንደሚዘጋ ይፋ አደረጉ። ፲፱፻፷፯ ዓ/ም - የመንግሥትን ሥልጣን በመስከረም ወር በእጁ ያስገባው ደርግ በመላው ዓለም ተሠማርተው የነበሩትን የኢትዮጵያ ልዑካን ወደአገራቸው እንዲመለሱ አዘዘ። ፲፱፻፹፬ ዓ.ም. - የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት ጉባዔ (Ethiopian Human Rights Council) በ ፴፪ መሥራች አባላት አዲስ አበባ ላይ ተመሠረተ። ፲፱፻፷፮ ዓ/ም የክራሩ ጌታ፤ የኮሪያው ዘማች፤ ካሳ ተሰማ በተወለደ በ፵፯ ዓመቱ ከዚህ ዓለም በሞት ተለየ። (እንግሊዝኛ) P.R.O., FCO 371/1660 - ANNUAL REVIEW FOR ETHIOPIA FOR 1973 {{en]] P.R.O., FCO 371/1829 - ANNUAL REVIEW FOR ETHIOPIA FOR 1974"} {"id": "14653", "contents": "መስከረም ፳፮ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፳፮ኛው ዕለት እና የመፀው የመጀመሪያው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በዘመነ ሉቃስ ፫፻፵ ዕለታት ሲቀሩ፤ በዘመነ ዮሐንስ ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፫፻፴፱ ዕለታት ይቀራሉ። የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ዕምነት ተከታዮች \"ዘመነ ጽጌ\" ወይም \"ወርኅ ጽጌ\" የሚባለውን የማርያምን ስደት መታሰቢያ የ ፵ ቀን የጽጌ ፆም በዛሬው ዕለት ጀምረው ኅዳር ፮ ቀን ይፈቱታል። ፲፰፻፹፪ ዓ/ም -ቶማስ ኤዲሶን የተባለው አሜሪካዊ የፈጠራ ሰው የመጀመሪያውን ተንቀሳቃሽ ምስል (motion picture) አሳየ። ፲፱፻፷፮ ዓ/ም - የግብጽ ሠራዊት በእስራኤል ላይ የ’ረመዳን ጦርነት’ ወይም የ’ዮም ኪፑር’ ጦርነት በመባል የሚታወቀውን የስድስት ቀን ውጊያ ከፈቱ። ፲፱፻፸፬ ዓ/ም - የግብጽ አመጸኛ መኮንኖች ፕሬዚደንታቸውን አንዋር ሳዳትን አደባባይ ላይ በጥይት ደብድበው ገደሏቸው። ፲፬፻፬ ዓ/ም - በ፲፫፻፸፭ ዓ/ም በኢትዮጵያ ዙፋን ላይ ተቀምጠው ለሃያ ዘጠኝ ዓመት የነገሡትና የጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስን ግማደ መስቀል ወደኢትዮጵያ ያስመጡት ዳግማዊ ዓፄ ዳዊት ፈረሳቸው ረግጧቸው ሞቱ። ፲፱፻፸፬ ዓ/ም የኖቤል የሰላም ሽልማት ተቀባይ እና የግብጽ ሦስተኛው ፕሬዚደንት አንዋር ሳዳት በአመጸኛ መኮንኖች እጅ ተገደሉ። ^ መሪ ራስ ኤ ኤም በላይ፣ «የጥንቷ የኢትዮጵያ ትንሣኤ ታሪክ'» (፲፱፻፹፭ ዓ/ም)፣ ቦሌ ማተሚያ ድርጅት (እንግሊዝኛ) http://en.wikipedia.org/wiki/October_6"} {"id": "14671", "contents": "በSir Edward Hertslet (1824-1902), ለንደን የታተመው"} {"id": "14683", "contents": "ታቦር መድኃኔአለም የአጼ ቴወድሮስ ቤተ መንግስት የነበረበት ቦታ ላይ በምትኩ በንጉሱ እጅ የተሰራ ቤተ ክርስቲያን ነው። አለቃ ገብረ ሐና ለምረቃው በዓል ተገኝተው ነበርና አጼ ቴዎድሮስ \"አለቃ ይህ የሰራሁት ቤ/ክርስቲያን ትልቅ ነው ትንሽ?\" ብለው እንደጠየቋቸውና አለቃም በውስጠ ወይራ \"ትልቅ ነው እንጂ፣ ለአምስት ቄስ\" ብለው እንደመለሱላቸው ታሪክ አጥኝው ሞላቨር መዝግቦት ይገኛል ^ Reidulf K. Molvaer, Black Lions: The creative Lives of Modern Ethiopia's Literary Giants and Pioneers,1997 The red Sea Press, Asmara, p168"} {"id": "14977", "contents": "ለካህን ጥምቀት ለገበሬ ግንቦት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "14755", "contents": "ለሆዳም በሬ ቫት ተከፈለ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "14761", "contents": "ለላም ቀንዷ አይከብዳትም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሁሉ ነገር እንደ እንደ አስተያየት ይወሰናል።"} {"id": "14767", "contents": "ለጥምቀት ያልሆነ ቀሚስ ይበጣጠስ የአማርኛ ምሳሌ ነው። በአስፈላጊ ጊዜ የማይደርስ ነገር ምንም ዋጋ የለውም"} {"id": "13213", "contents": "ሊኒያር ተብሎ የሚታወቀው የሂሳብ እኩልዮሽ ይህን ይመስላል፦ y = m x + b , {\\displaystyle y=mx+b,\\,} yና\"x\" ተለዋዋጭ ዋጋ ሲወክሉ m ና b, ደግሞ ቋሚ ዋጋን ይወክላሉ። እኩልዮሹ በተለያየ መንገድ ሊጻፍ ይቻላል፣ ለምሳሌ፦ A x + B y + C = 0 , {\\displaystyle Ax+By+C=0,\\,} ወይም A x + B y = C , {\\displaystyle Ax+By=C,\\,} ወይም y − y 1 = y 2 − y 1 x 2 − x 1 ( x − x 1 ) , {\\displaystyle y-y_{1}={\\frac {y_{2}-y_{1}}{x_{2}-x_{1}}}(x-x_{1}),} ወይም x a + y b = 1 , {\\displaystyle {\\frac {x}{a}}+{\\frac {y}{b}}=1,} ወይም በፓራሜትሪክ መንገድ x = T t + U {\\displaystyle x=Tt+U\\,} እና y = V t + W . {\\displaystyle y=Vt+W.\\,} ወይም በፖላር መንገድ r = m r cos ⁡ θ + b sin ⁡ θ ,"} {"id": "11731", "contents": "ጥቅምት ፲ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፵ኛው እና የመፀው ፲፭ኛው ዕለት ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በዘመነ ሉቃስ ፫፻፳፮ ዕለታት ሲቀሩ፤ በዘመነ ዮሐንስ ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፫፻፳፭ ዕለታት ይቀራሉ። ፲፮፻፷ ዓ/ም - ማክሰኞ ዕለት አጼ ፋሲል ሲሞቱ ልጃቸው አጼ ዮሐንስ በስመ መንግሥት አእላፍ ሰገድ ተብለው ነገሡ። ፲፯፻፴፫ ዓ.ም “የአውስትሪያ አልጋ ውርስ ጦርነት” ዐቢይ ምክንያት የሚባለው፣ ንግሥትማሪያ ተሬዛ አባቷ ንጉሥ ቻርልስ ስድስተኛ በዛሬው ዕለት አርፎ እሷ ዙፋኑን መውረሷ ነው። ፲፱፻፵፭ ዓ.ም በብሪታንያ ቅኝ ግዛት፣ ኬንያ ውስጥ ለነጻነት ይካሄድ የነበረውን የማው ማው ትግልን ለማክሸፍ በሚል ምክንያት የግዛቷ ዋና አስተዳዳሪ የነበረው ኤቨሊን ቤሪንግ “አደገኛና አስቸኳይ ሁኔታ” አውጆ የሽብሩ መሪዎች የነበሩትን እነጆሞ ኬንያታን በእሥራት ቁጥጥር አዋለ። ፲፱፻፷፫ ዓ.ም በጎረቤት አገር በሶማሊያ ውስጥ የአገሪቱ መሪ ሲያድ ባሬ አገሪቷን ደቦሰብፈናኝ (ሶሻሊስት) አገር መደረጓን አወጁ። ፲፰፻፵፯ ዓ.ም. በ ፲፱ኛው ክፍለ ዘመን ሐረር ላይ ሰፍሮ ይኖር የነበረው፣ ፈረንሳዊው ግጥም ተቃኝ አርተር ራምቦ (Arthur Rimbaud) ፲፰፻፹፬ ዓ.ም በጎረቤት አገር በኬንያ አገራቸውን ከብሪታንያ ቅኝ ግዛትነት ነጻ ለማውጣት በመጋደል ቆይተው አገሪቱ ነጻ ስተውጣም የመጀመሪያው ፕሬዚደንት የነበሩት ጆሞ ኬንያታ ፲፮፻፷ ዓ/ም - ጥቅምት ፲ ቀን ዋና ከተማቸው ጎንደር የነበረውና የጎንደርን ታዋቂ ቤተ መንግሥቶች የገነቡት የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት ዓፄ ፋሲል በተወለዱ በ፷፬ ዓመታቸው አረፉ። ፲፱፻፲ ዓ/ም - የትግራይ ግዛት ሊቀ ጳጳስ የነበሩት አቡነ ጴጥሮስ ቡልጋ ውስጥ አርፈው በእቲሳ ተክለ ሃይማኖት ገዳም ተቀበሩ። ፲፱፻፶፯ ዓ.ም በአሜሪካ ኒው ዮርክ ከተማ ላይ ፴፩ኛው ፕሬዚደንት የነበሩት ኸርበርት ሁቨር በተወለዱ በ ፺ ዓመታቸው አረፉ። መርስዔ ኅዘን ወልደ ቂርቆስ፤ \"የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን የመጀመሪያው ፓትረያርክ (፲፱፻፶፩ ዓ/ም) ^ መስፍን አረጋ (ዲባቶ)፤ ሰገላዊ አማርኛ፤ ፳፻ ዓ.ም"} {"id": "50805", "contents": "የመካከለኛው እስያ ብዙ ቋንቋዎች አሏቸው ፣ ግን ቀስ በቀስ እየቀነሱ ናቸው። የመካከለኛው እስያ ቋንቋዎችን ካርታ ለማግኘት እዚህ ጠቅ ያድርጉ ፡፡ ካዛክኛ በዋነኝነት ውስጥ የሚነገር ነው በካዛክስታን ሳለ, (kɑzɑɣstɑn) ኡዝበክኛ እና ታጂኪኛ ደግሞ ምዕራብ ውስጥ የሚነገር ነው. አብዛኛው የሩሲያ ወደ ሰሜን, እንዲሁም ጀርመንኛ ውስጥ የሚነገር ነው. ካዛክ የተፃፈው በሲሪሊክ ስክሪፕት ወይም በአረብኛ ጽሑፍ ውስጥ ፣ አንዳንድ ጊዜ ፓሽቶ ስክሪፕት ነው ። ኡዝበክኛ ብቻ መካከል ምዕራብ አካባቢ የሚነገር ሳለ, ኡዝቤኪስታን ውስጥ የሚነገር ዋነኛ ቋንቋ ነው Karakalpakstan (Qoraqalpoghistan) ገዝ ሪፐብሊክ, Xorazm ክልል እና ምስራቅ ኡዝቤኪስታን ውስጥ አሥር ክልሎች በተመለከተ. ካዛክኛ ውስጥ በሰፊው የሚነገር ነው Karakalpakstan (Qoraqalpoghistan) እንዲሁም በደቡብ ውስጥ አንዳንድ ቱርክመን. በምስራቅ ውስጥ ብዙ የሩሲያ እና ታጂክ ክለቦች አሉ ፡፡ Karakalpak ደግሞ ውስጥ የሚነገር ነው Karakalpakstan (Qoraqalpoghistan). ታጂክ በመላው ታጂኪስታን ይነገር ነበር ፡፡ ያጊኖቢ በሰሜን ምዕራብ ታጂኪስታን ውስጥ አንድ አካባቢ ይነገርለታል። ኪርጊዝክ በብዙ የኪርጊዝ ሰዎች የሚናገር ቋንቋ ነው ፡፡ በኦሽ ከተማ ውስጥ ያሉት የቋንቋ ልዩነቶች ብዙ ቋንቋዎችን የሚናገሩ ናቸው ፡፡ ለእያንዳንዱ ሰው የሚናገሩት አማካይ የቋንቋዎች ብዛት 4 ነው ፣ ይህም ለየት ያለ ነው ፡፡ ቱርሜን men እንደ ኦፊሴላዊ ቋንቋ በመላው ቱርክሜኒስታን በሰፊው ይነገርለታል ፡፡ ብዙ የሩሲያ ቋንቋ እውቅናዎች አሉ ። ^ https://omniglot.com/writing/kazakh.htm ^ https://i.redd.it/bdebdvbcg9iy.png ^ https://www.ethnologue.com/language/yai ^ https://mondaybazaarblog.com/2016/06/03/72-hours-in-osh-kyrgyzstan/ ^ https://i.redd.it/bdebdvbcg9iy.png"} {"id": "11815", "contents": "ቮልፍጋንግ አማዴኡስ ሞፃርት (ጀርመንኛ: Wolfgang Amadeus Mozart) (ጥር 13 ቀን 1748 ዓ.ም. - ኅዳር 27 ቀን 1784 ዓ.ም.) ኦስትሪያዊ ክላሲካል ሙዚቃ አቀነባባሪ ነበሩ። ሙዚቃው ትክተትን ለማጠናከር መልካም ነው። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "15253", "contents": "ርጉሙ፡ ልጅ ቢሮጥ አባቱን አይቀድምም"} {"id": "50907", "contents": "የኢትዮጵያ ቃለ ህይወት ቤተ ክርስቲያን በወንጌል አማኞች አንድነት ማህበር"} {"id": "50919", "contents": "ደራሲ ማለት ነገሮችን በሚያይበት መንገድ ማህበራዊ ኢኮኖሚያዊ ታሪክን ባህላዊ ስነምግባርን እየሰጠ እንዲሁም ጊዜን እዉነትን ይዞ በሰዉ ልብ ላይ በሚቀር መልኩ እና ምእናብን በልቦለዶቻቸዉ እየገለፁ እና ታሪክን የሚዘክሩ ባለሙያዎች ናቸዉ:: በአጠቃላይ ደራሲ ማለት የትዉልድ ላጲስ ነዉ:: ታሪክን ሚዘክር እዉነትን ሚናገረዉ ግለሰቡ(ቧ) ደረሰ ወይም ደረሰች::ይባላል::"} {"id": "50931", "contents": ""} {"id": "11929", "contents": "ጋስቶን ዱሜርግ (1916-1923) (በ ፈረንሳይኛ ፡ Gaston Doumergue) 13ኛ የፈረንሣይ ፕሬዚዳንት ነበሩ።"} {"id": "11935", "contents": "ዦርዥ ፖምፒዱ (1961-1966) (በ ፈረንሳይኛ ፡ Georges Pompidou) 19ኛ የፈረንሣይ ፕሬዚዳንት ነበሩ።"} {"id": "50949", "contents": "ክላሚዶሞናስ የ አረንጓዴ ዋቅላሚዎች ወገን ሲሆን ወደ 325 ገደማ የሚጠጉ ዝርያዎች አሉት። ሁሉም አንድህዋሴ ባለ ልምጭት ሲሆኑ የሚገኙትም በተኛ ውሀ ውስጥ፣ እርጥብ አፈር ውስጥ፣ ጨው አልባ ውሀማ አካላት ውስጥ፣ በባሕር ውሀ ውስጥ፣ በበረዶ ውስጥ ሁሉ ሳይቀር ነው። በሞለኩላር ባዮሎጂ፣ በልምጭት እንቅስቃሴዎች ላይ በሚደረጉ ጥናቶች ውስጥ እና በዘረመል ጥናት ውስጥ እንደ ናሙና አካል በመሆን ያገለግላል። በተጨማሪም በውሃማ አካላት ውስጥ የሚገኙ መርዛማ ክቡድ ብረታ ብረቶችን ለመቀነስና ለባዮፊውል ምርት ያገለግላል። አንድህዋሴ ህዋሳት፣ ድቡልቡል ወይም በመጠኑ በርሜሎ ቅርፅ፣ አረንጓዴ እና በአብዛኛው የኩባያ ቅርፅ ያላቸው አረንጓቀፎች፣ ቁልፍ መለያው ሁለቱ በፊትለፊት የሚገኙት ተመሳሳይ መጠን ያላቸው ልምጭቶች ናቸው። ክላሚዶሞናስ አሲዶፊላ ክላሚዶሞናስ ግሎቦሳ ክላሚዶሞናስ ደብርያና ክላሚዶሞናስ ካውዳታ ክላሚዶሞናስ ኤህረንበርጊ ጎሮዣንኪን ክላሚዶሞናስ ኤሌጋንስ ክላሚዶሞናስ ሞዉሲ ክላሚዶሞናስ ኒቫሊስ ክላሚዶሞናስ ኦቮይዴ ክላሚዶሞናስ ራይንሓርድቲ ክላሚዶሞናስ ዳይሶስቶሲስ ክላሚዶሞናስ በጨው አልባ ውሃማ አካላትና በእርጥበታማ አፈር ውስጥ በስፋት ተሰራጭቶ ይገኛል። በአጠቃላይ በአሉሚንየም በበለፀግ ምቹጌ ውስጥ ይገኛል። ለብርሃን ትብትነት የሚያግለግሉ ቀያይ የአይን ነጠብጣቦች ሲኖሩት በፆታዊ እና ኢፆታዊ መራቦ ይራባል። የክላሚዶሞናስ ኢፆታዊ መራቦ በዙስፖሮች፣ አፕላኖስፖሮች፣ ሃይፕኖስፖሮች ወይም ፓልሜላ ደረጃ አማካኝነት ሲከናውን ፆታዊ መራቦው ደግሞ በአይሶጋሚ፣ አናይሶጋሚ ወይም ኦኦጋሚ አማካኝነት ይከናወናል። አብዛኛዎቹ ዝርያዎች የግድ በብርሃናዊ አስተፃምሮ ምግባቸውን ማዘጋጀት ሲኖርባቸው፣ ክላሚዶሞናስ ራይንሓርድቲ እና ክላሚዶሞናስ ዳይሶስቶሲስ በጨለማ ውስጥ ቢሆኑ እንኳን አሲቴት ካለ እሱን እንደ ካርቦን ምንጭ በመጠቀም ምግባቸውን ማዘጋጀት ይችላሉ። ተንቀሳቃሽ አንድህዋሴ ዋቅላሚ በአጠቃላይ ሞላላ ቅርፅ ያለው ህዋስ ግንቡ የተዋቀረው ከሴሉሎስ ሳይሆን ከግላይኮፕሮቲንና ከኢሴሉሎሳዊ ፖሊሳካራይድ ነው። ተኮምታሪ ፊኝቶች የሚገኙት ከልምጭቶች መሰረት አጠገብ ነው። ሁለት ልምጭቶች አሉት። ኩባያ ወይም ጎድጓዳ ሳህን የመሰል አረንጓቀፍ በውስጡ ይገኛል ^ Smith, G.M. 1955 Cryptogamic Botany Volume 1."} {"id": "51003", "contents": "የትነበርሽ ንጉሴ በኢትዮጵያ የሕግ ባለሙያ እና የአካል ጉዳተኛ መብትቶች ተሟጋች ናት ፡ እ.ኤ.አ በ 2017 \"የአካል ጉዳተኞችን መብቶችን እና ማካተቶችን በማስተዋወቅ እንዲሁም  በማኅበረሰቡ ውስጥ ያሉየአእምሮ ውቅርን መለወጥ የሚያበረታታ ሥራዋ\"  ራይት ላይቭሊሁድ ኣዋርድን ተሸልማለች። የትነበርሽ ንጉሴ የአይን ብርሃኗን ያጣችው በ 5 ዓመቷ ነበር ። ይህ አጋጣሚ በተወለድችበት በአማራ ክልል በስፋት ይተገበር ከነበረው ያለ አድሜ ጋብቻ  አንድታመልጥ እድሉን እንደፈጠረላት ትናገራለች። ፡፡የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርቷን በሻሸመኔ ካቶሊክ የዓይነ ስውራን  ት/ቤት ተከታትላ ወደ ዳግማዊ  ምኒልክ ከፍተኛ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት (አካታች ትምህርት ቤት) ገብታ እስከ 12 ኛ ክፍል እዚያ ተማረች። በትምህርት ቤቱ ካላት አካዳሚክ ተሳትፎ በተጨማሪ የተማሪዎችን አማካሪ ጨምሮ ከ 6 በላይ የክለቦችን ክበባት መርታለች ፡፡ አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲን በመቀላቀል የመጀመሪያ ዲግሪ በሕግ ሁለተኛ ዲግሪ በማኅበራዊ ሥራ አግኝ ታለች፡፡ ከመደበኛ ትምህርት ውጭ  በልዩ ልዩ እንቅስቃሴዎች ውስጥ በተከታታይ  ትሳተፋለች በዚህም  የመኢአድ የፀረ ኤድስ እንቅስቃሴን ከ2004 - 05 በመምራት በ 2006 የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ (አአዩ) ሴት ተማሪዎች ማህበርን በመመስረት እንዲሁም የማህበሩ የመጀመሪያ ፕሬዝዳንት በመሆን  አገልግላለች ፡፡ ለሴት ልጆች ትምህርትን አጥብቃ በመስራቷ እ.ኤ.አ. በ 2003 በደቡብ አፍሪካ የተቀበለችውን የአማኒታሪ ሽልማትን (አፍሪካዊ አጋርነት ለወሲባዊ እና ስነተዋልዶ ጤና እና የሴቶች መብቶች ) ጨምሮ ለፀረ-ኤድስ እንቅስቃሴ ባገለገለችበት ወቅት በርካታ ብሔራዊ እና ዓለም አቀፍ ሽልማቶችን አግኝታለች ። ፡፡ ወ / ሮ የትነበርሽ ከአካዳሚክ ህይወቷ ባሻገር በበጎፈቃደኝነት ከ 20 በላይ ድርጅቶች ውስጥ ያገለገለች ሲሆን ከነዚህም ውስጥ በኢትዮጵያ ዓይነ ስውራን የሴቶች ክንፍ ማህበር ለ 4 ዓመታት (እ.ኤ.አ. ከ 2003 እስከ 2007) መርታለች ፡፡ ከዚያም በመቀጠል የአካል ጉዳተኞች ኢኮኖሚያዊ መብትን ጨምሮ በተለያዩ የልማት መርሃ ግብሮች ውስጥ እንዲካተቱ ለማበረታታት የኢትዮጵያ የአካል ጉዳተኞችና የልማት ማዕከል (ኢ.ሲ.ዲ.ዲ.) የተባለ አገር በቀል ድርጅት ለማቋቋም ወሰነች ፡፡ከ2016 ጀምሮ ደግሞ  ቀደም ሲል በዓለምአቀፍ አምባሳደሮች  ቦርድ አባልነት ወክላው  ከነበረው የአካል ጉዳተኞች እና ልማት ብርሃን ለኣለም መንግስታዊ ያልሆነ ድርጅት  ጋር በመተባበር ላይ ትሰራለች ፡                          የትነበርሽ ንጉሴ\" የአካል ጉዳተኞችን መብትና ማካተት በማስተዋወቋ እና ሙሉ አቅማቸውን እንዲገነዘቡ የሚያስችላቸው አነቃቂ ሥራ  በመስራት በማህበረሰቡ ውስጥ የአስተሳሰብ ለውጥ በመፍጠሯ\"  እ.ኤ.አ. በመስከረም ወር 2017 ላይ የተባበሩት መንግስታት ራይት ላይቭሊሁድ ኣዋርድ ፣ “አማራጭ የኖቤል ሽልማት” ፡ \". ክብሩን ከKhadija Ismayilova, Colin Gonsalves, እና የአሜሪካ የአካባቢ ጠበቃRobert Bilott."} {"id": "15607", "contents": "ሀብትሴት አግብተው ሴት ቢወልዱ የት አለ ንግዱ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "15631", "contents": "ሰኔ ፩ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪፻፸፩ኛው ቀን እና የፀደይ/በልግ ፷፮ኛው ዕለት ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፺፭ ቀናት፣ በዘመነ ዮሐንስ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፺፬ ቀናት ይቀራሉ። ፲፯፻፸፭ ዓ/ም - በአይስላንድ የሚገኘው ላኪ የተባለው ተራራ በእሳተ ገሞራ ፈንድቶ ከ ፱ ሺ በላይ ሰዎች ሲሞቱ፣ በአገሪቱ ላይ የሰባት ዓመት ረሀብ አስከተለ። ፲፰፻፭ ዓ/ም - የሸዋው መርዕድ አዝማች ወሰን ሰገድ አርፈው በቁንዲ ጊዮርጊስ ተቀበሩ። ልጃቸው ንጉሥ ሣህለ ሥላሴ አልጋውን ወረሱ። ፲፱፻፳፮ ዓ/ም - በኢጣልያ አስተናጋጅነት የተካሄደው ሁለተኛው የፊፋ የዓለም ዋንጫ ውድድር የመጨረሻው ጨዋታ በኢጣልያ እና ቼኮዝሎቫኪያ ቡድኖች ግጥሚያ ሲሆን ኢጣልያ ፪ ለ ፩ አሸንፋ ዋንጫውን ለመጀመሪያ ጊዜ ተቀዳጀች። ፲፱፻፴፪ ዓ/ም - የፋሺስት ኢጣልያ ሠራዊት ከደብረ ወርቅ ብዙ ጓዝና መሣሪያ ጭኖ ወደ ቢቸና ሲጓዝ የነበላይ ዘለቀ አርበኞች ገጥመውት ከፍተኛ ውጊያ ተደርጎ አርበኞቹ ድል አድርገውት ብዙ መሣሪያ ማረኩ። ፲፱፻፶፮ ዓ/ም - በኢትዮጵያ የመኪና መንዳት መሥመር ከግራ ጽንፍ ወደ ቀኝ ጽንፍ ተዛወረ። ፲፱፻፷ ዓ/ም - ለአሜሪካ ጥቁሮች ሰብዓዊ መብት ታጋይ የነበሩትን ማርቲን ሉተር ኪንግን የገደለው ጄምስ ኧርል ሬይ በሂዝሮው የሎንዶን አየር ዠበብ ማረፊያ ላይ ተያዘ። ፲፱፻፺፯ ዓ/ም - በኢትዮጵያ የዘጠና ሰባትን ምርጫ አስከትሎ በተፋፋመው ዓመጽ የኢሕአዴግ ሠራዊት በአዲስ አበባ ሕዝብ ላይ የጅምላ ፍጅት ያደረገበት ዕለት ነው። ፲፰፻፭ ዓ/ም - የሸዋው መሥፍን መርዕድ አዝማች ወሰን ሰገድ አረፉ። ፲፱፻፺፰ ዓ/ም - የግብጽ ኦርቶዶክስ አባት “ምስኪኑ አቡነ ማቴዎስ” (Abouna Matta El Meskeen) (እንግሊዝኛ) http://en.wikipedia.org/wiki/June_8 (እንግሊዝኛ) http://www.nytimes.com/learning/general/onthisday/20100608.html (እንግሊዝኛ) http://en.wikipedia.org/wiki/Right-_and_left-hand_traffic#Ethiopia_and_Eritrea"} {"id": "13477", "contents": "የኢትዮጵያ ነገሥታት ለብዙ ዘመናት ኢትዮጵያን ሲያስተዳድሩ ቆይተዋል። በመጀመሪያ ከሰብታህ ጀምሮ እስከ ጲኦሪ አንደኛ ከክርስቶስ ልደት በፊት ከ፳፭፻፵፭ እስከ ፲፱፻፹፭ ዓመት ከነገደ ካም በኢትዮጵያ የነገሡ ነገሥታት ፳፪ ናቸው፤ ዘመኑም ፭፻፷ ይሆናል። ከክርስቶስ ልደት በፊት ነገደ ዮቅጣን መንገሥ ከጀመሩበት ፲፱፻፹፭ ዓመት ጀምሮ ቀዳማዊ ምኒልክ እስከ ነገሡበት እስከ ፱፻፹፪ ዓመት አግዓዝያን ከተባሉ ከነገደ ዮቅጣን በኢትዮጵያ የነገሡ ነገሥታት ፶፪ ናቸው። ዘመኑም ፩ ሺህ ፫ ዓመት ይሆናል። ከክርስቶስ ልደት በፊት ቀዳማዊ ምኒልክ ከነገሡበት ከ፱፻፹፪ ዓመት ጀምሮ ክርስቶስ እስከ ተወለደበት እስከ ፩ ዓመተ ምሕረት እስከ ባዚን በኢትዮጵያ የነገሡ ነገሥታት ፷፯ ናቸው። ዘመኑም ፱፻፹፪ ይሆናል። ነገር ግን ባዚን ከክርስቶስም ልደት በኋላ ፱ ዓመት ነግስዋልና ይህ ሲጨመር ፱፻፺፩ ይሆናል። ከባዚን ጀምሮ የቀዳማዊ ምኒልክ መንግሥት ወደ ነገደ ዛጔ እስከ ፈለሰበት እስከ ድልነዓድ ድረስ ከ፩ እስከ ፱፻፲፪ ዓመተ ምሕረት በኢትዮጵያ የነገሡ ነገሥታት ፺፬ ናቸው። ነገር ግን ባዚን ሁለት ጊዜ ያልተቆጠረ እንደ ሆነ ፺፫ ይሆናል። ዘመኑም ፱፻፲፪ (፱፻፳) ዓመት ይሆናል። ክርስትና በኢትዮጵያ የገባው በነዚሁ ዓመታት ውስጥ ከ፪፻፺፰ እስከ ፫፻፳፬ ዓ.ም. በአብርሃና አጽብሓ ዘመን ነው። ከድልነዓድ በኋላ ከመራ ተክለ ሃይማኖት (ስመ መንግሥታቸው ዛጔ) ጀምሮ እስከ ይትባረክ በኢትዮጵያ ነገሡ የዛጔ ወገኖች ፲፩ ነገሥታት ናቸው። ዘመኑም ፫፻፴፫ ዓመት ይሆናል። የኢትዮጵያ መንግሥት በኃይል ወደ ዛጔ ዘር ካለፈ በኋላ በ፫፻፴፫ ዓመት እንደ ገና ወደ ቀዳማዊው ምኒልክ ዘር ወደ ይኩኖ አምላክ ከተመለሰበት ከ፲፪፻፵፭ (፲፪፻፶፫) ዓ.ም. ጀምሮ የጎንደር መንግሥት እስከሚባለው ሠርፀ ድንግል እስከ ነገሡበት እስከ ፲፭፻፶፫ ዓ.ም. በኢትዮጵያ የነገሡ ነገሥታት ፳፮ ናቸው፤ ዘመኑም ፫፻፩ ዓመት ይሆናል። ሠርፀ ድንግል ከነገሠበት ከ፲፭፻፶፫ እስከ ፲፯፻፸፯ ዓ.ም. የጎንደር መንግሥት መጨረሻ እስከ ተክለ ጊዮርጊስ፤ በጎንደር ቤተ መንግሥት ሆነው ኢትዮጵያን የገዙ ነገሥታት ፲፰ ናቸው። ዘመኑም ፪፻፹፬ ዓመት ይሆናል። የጎንደር መንግሥት የሚባለው ከተጨረሰበት ከ፲፯፻፸፯ ዓ.ም. ጀምሮ ዓፄ ቴዎድሮስ እስከ ነገሡበት እስከ ፲፰፻፵፭ የገዙ መሳፍንት ፲፱ ናቸው። በነዚህም መሳፍንት ዘመን ሙሉ ሥልጣን ሳያገኙ ለስሙ ብቻ ዘውድ እየጫኑ በጎንደር ቤተ መንግሥት ይቀመጡ የነበሩ ትውልዳቸው ከቀዳማዊ ምኒልክ ወገን የሆኑ ነገሥታት ፲፬ ናቸው። ዘመነ መሳፍንት ካለፈ በኋላ ከ፲፰፻፵፭ እስከ ፲፰፻፹፩ በኃይልና በጉልበት የነገሡ የኢትዮጵያ ነገሥታት ፫ ናቸው። ዘመኑም ፴፮ ዓመት ይሆናል። የሸዋ መንግሥት ባላባቶች ፲፭ ናቸው። የግዛታቸውም ዘመን ፪፻፸ ዓመት ይሆናል። አለቃ ታዬ በ1906 ዓ.ም ከጻፉት የኢትዮጵያ የሕዝብ ታሪክ፣ ኅሩይ ወልደሥላሴ በ1913 ዓ.ም. ከጻፉት ዋዜማ፣ እና በ1919 ዓ.ም. ራስ ተፈሪ"} {"id": "12367", "contents": "የሰርቬይ ማይል አንዱ የርዝመት መለኪያ አሀድ ነው። በተለይም በመንገድ ቅየሳ (surveying) ላይ የተሰማሩ ግለሰቦች አዘውትረው ይጠቀሙበታል። 1 የሰርቬይ ማይል ከ5280 የሰርቬይ ጫማ፣ 1609.3472 ሜትር እና 5280.01 ጫማ ጋር እኩል ነው።"} {"id": "12397", "contents": "ሴኮንድ በሰአት ውስጥ ያለ አጭር የጊዜ ክፋይ ነው። የአንድ ቀን 1/86, 400ኛ ነው። መደብገዜ"} {"id": "19195", "contents": "ሁለት ስብስቦች \"ሊደመሩ\" ይችላሉ። መደመርን መተግብሪያ ውህድ ስብስብ ሲሆን፣ የA እና B ውህድ እንዲህ ይጻፋል A ∪ B ። ትርጓሜውም በ A ወይም በ B የሚገኙ ሁሉም አባላት ስብስብ ማለት ነው። ምሳሌ: {1, 2} ∪ {ቀይ, ነጭ} ={1, 2, ቀይ, ነጭ} {1, 2, አረንጓዴ} ∪ {ቀይ፣ ነጭ፣ አረንጓዴ} ={1, 2, ቀይ፣ ነጭ፣ አረንጓዴ} {1, 2} ∪ {1, 2} = {1, 2} አንድ አንድ መሰረታዊ የውህድ ስብስብ ጸባዮች: A ∪ B = B ∪ A. A ∪ (B ∪ C) = (A ∪ B) ∪ C. A ⊆ (A ∪ B). A ∪ A = A. A ∪ ∅ = A. A ⊆ B if and only if A ∪ B = B."} {"id": "19219", "contents": "ሆንዱራስ የአለም ባንዲራዎች ሰንደቅ ዓላማ (ይህ ባንዲራዎች ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "19231", "contents": "ላኦስ የአለም ባንዲራዎች ሰንደቅ ዓላማ (ይህ ባንዲራዎች ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "16351", "contents": "ሺ በመከር አንድ በወረወር የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሺ በመከረ አንድ በወረወረ"} {"id": "16357", "contents": "ሺ ዝንብ መሶብ አይከፍትም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ድር ቢያብር አንበሳ ያስር ከሚለው አባባል ተቃራኒ ሲሆን ምናልባትም የተቃራኒነቱ ምክንያት ዝንቦች ተባብረው የመስራት ባህርይ ስሌላቸው ይሆናል።"} {"id": "16363", "contents": "ሻሽ ይደምቃል ማቅ ይሞቃል የሚበጀውን ባለቤቱ ያውቃል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ከራሴ በላይ ስለኔ ሚያውቅ የለም ይመስላል ይዘቱ።"} {"id": "16369", "contents": "ሽማግሌ በምክሩ አርበኛ በሰናድሩ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሁለቱም በኒህ ይታወቃሉ"} {"id": "16387", "contents": "ሾላ በድፍን የአማርኛ ምሳሌ ነው። አንድ አንድ ነገርን ሳይገልጡ ተከድኖ ይብሰል ማለት ጥሩ ነውን የሚያስተምር። ሁልጊዜ የማይሰራ አባባል ቢሆንም ለተወሰኑ ነገሮች ጠቃሚ ሳይሆን አይቀርም"} {"id": "51363", "contents": "መለጠፊያ:Infobox caste ፓስዋኖች ከምስራቅ ህንድ የመጡ “ጌህሎት ራጁት” ማህበረሰብ ናቸው።ዱሳድ ተብሎም የሚታወቀው ፓስዋን ከምስራቅ ህንድ የመጣ የዳሊት ማህበረሰብ ነው ፡ እነሱ የሚገኙት በዋነኝነት በቢሃር ፣ ኡታር ፕራዴሽ እና ጃሀርሃንድ ግዛቶች ውስጥ ነው ፡ የኡርዱ ቃል ፓስዋን ማለት የሰውነት ጠባቂ ወይም “የሚከላከል” ማለት ነው ፡ የቃሉ አመጣጥ በማኅበረሰቡ እምነት መሠረት በብሪታንያ ምስራቅ ህንድ ኩባንያ ትዕዛዝ የቤንጋል ናዋብ ሲራጅ-ኡዱላህ ላይ በተደረገው ውጊያ ላይ ተሳትፎን የሚይዝ ሲሆን ከዚያ በኋላ በሾውዳርስ እና የ ለ lathi የሚይዝበት ቀረጥ ሰብሳቢው Zamindars . ደፋርነታቸውን ለማረጋገጥ በእሳት ላይ መራመድ ያሉ የተወሰኑ የአምልኮ ሥርዓቶችን ይከተላሉ ፡፡ በማኅበራዊ ሁኔታቸው ውስጥ መሻትን ለመፈለግ ፓስዋውያን መገኛቸውን ከብዙ ሰዎች እና ገጸ-ባህሪ ገጸ-ባሕሪያት ይናገራሉ ፡፡ አንዳንዶች Paswan እነርሱ የመነጨው ብለው ያምናሉ Rahu, ከሰው በላይ እና ውስጥ ፕላኔቶች አንዱ የሂንዱ ሌሎች ያላቸውን ምንጫቸው ይናገራሉ አፈ Dushasana, ወደ አንዱ Kaurava አለቃ. \"Gahlot Kshatriya\" ከ ምንጭ በተመለከተ የይገባኛል ደግሞ castemen አንዳንድ በማድረግ የማያቋርጥ ነው እነርሱ ግን ጋር ተያይዞ ዘንድ እንደ ምን እንደ ሌሎች የበታች አድርጎ እነዚህ ሰዎች ቢነሱም መመልከት Rajputs ."} {"id": "13603", "contents": "እናና ዱባለ የየሽመቤት ዱባለ እህት ስትሆን ብዙ ዘመናዊ የሙዚቃ ስራወችን በማቅረብ ትታወቃለች።"} {"id": "51387", "contents": "በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሕዱ አምላክ አሜን ንዋይ=ቅዱስ ቁሳቁስ ማርያም=የሰው ስም"} {"id": "13615", "contents": "ትግስት ፋንታሁን የኢትዮጵያ ታዋቂ ዘፋኝ ስትሆን ብዙ ዘመናዊ የሙዚቃ ስራወችን በማቅረብ ትታወቃለች። ምን ተገኘ(ጊዜ አጣህ) ጨረቃ እወድሻለሁ በለኝ በተስፋ መቁረጥ ውስጥ እርጂኝ አብሮ አደጌ(ከአበባ ደሳለኝ ጋር) ትዝታ የቅርብ እሩቅ ምን ቀረኝ ና"} {"id": "13621", "contents": "አለማየሁ የኢትዮጵያ ታዋቂ ዘፋኝ ሲሆን ብዙ ባህላዊ የሙዚቃ ስራወችን በማቅረብ ይታወቃል። == የህይወት ታሪክ"} {"id": "15709", "contents": "የዳግማዊ አጼ ተክለሃይማኖት ዜና መዋዕል በግዕዝ እንደተጻፈና በኸርበርት ጆሴፍና ዌልድ ብለንዴል ወደ እንግሊዝኛ እንደተተረጎመ ፣ በ1922 በካምብሪጅ ዩኒቨርሲቲ እንግሊዝ እንደታተመ ከጎን ቀርቧል። ይህ መጽሃፍ ዘመነ መሳፍንት ተብሎ በሚታወቀው ጊዜ የተነሱትን የተለያዩ ነገሥታት ግዛት በግዕዝ በኢትዮጵያውያዊ አይን እማኞች የሚመዘግብና ወደ እንግሊዝኛ የሚተረጉም ነው። የግዕዙ የአጼ ተክለ ሃይማኖት ዜና መዋዕል ከገጽ 7 ይጀምራል፣ የእንግሊዝኛ ትርጉሙ ከገጽ 203 ይጀምራል።"} {"id": "13681", "contents": "አበበ ተካ የኢትዮጵያ ታዋቂ ዘፋኝ ሲሆን ብዙ ዘመናዊ የሙዚቃ ስራወችን በማቅረብ ይታወቃል።"} {"id": "13687", "contents": "ዳዊት ጽጌ የኢትዮጵያ ታዋቂ ዘፋኝ ሲሆን ብዙ ዘመናዊ የሙዚቃ ስራወችን በማቅረብ ይታወቃል።"} {"id": "13699", "contents": "ጌዲዮን ዳንኤል የኢትዮጵያ ታዋቂ ዘፋኝ ሲሆን ብዙ ዘመናዊ የሙዚቃ ስራወችን በማቅረብ ይታወቃል።"} {"id": "13711", "contents": "ቀበጧ እመቤት እመቤቲቱ የባለቤታቸው ጦር ሜዳ መቆየት አላስችል ይላቸውና ከአንዱ ባሪያቸው ጋር ይቀብጣሉ። እንዳይደርስ የለም ባል ሳይጠበቁ ከች ይላሉ። ሚስጥራቸው እንዳይወጣ ያሰቡት ሚስትም ስራተኛቸውን ባፋጣኝ ወደባሪያቸው እንዲህ ብለው ይልካሉ፤\"ባለፈው የተፈጠረውን ነገር ለማንም እንዳትናገር\"። ሰራተኛይቱም ብዙ ስዎች ይሰሩበት ወደ ነበረ እርሻ ሄዳ አፋፉ ላይ ትቆምና ስሙን ጠርታ፤\"እመቤቴ የባለፈውን ነገር ለማንም እንዳትናገር ብለውሃል\" ትለዋለች። እሱም መለስ ያደርግና \"ምንም ችግር የለም እኔ ምኔ ሞኝ ነው እመቤቴን አወጣሁ ብዬ የማወራው\" ብሏት እርፍ። ተፈጸመ"} {"id": "19519", "contents": "ነገረኛ ናቸው አርቃችሁ ቅበሩዋቸው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "19531", "contents": "ነገር ሲበዛ ይሆናል ዋዛ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "19537", "contents": "ነገር ሳያውቁ ሙግት አቅም ሳይኖር ትእቢት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "17431", "contents": "በ1859 ዓ.ም. በቤንጋል፣ ህንድ የታተመው የአማርኛ ኡርዱና እንግሊዝኛ መዝገበ ቃላት ከጎን ይታያል።"} {"id": "17461", "contents": "ይህ ካርታ የቬኒስ፣ ጣሊያን መነክሴ የነበረው ፍራ ማውሮ በ1459 አዘጋጅቶት ከነበረው የፍራ ማውሮ ዓለም ካርታ የተወሰደ ነው። ካርታው ደቡብን ወደላይ ሰሜንን ወደታች ዘቅዝቆ ስለሆነ የሳለው ለመረዳት አስቸጋሪ ሊሆን ይችላል። ሞቃዲሾንና የሶማሊያን ጠረፍ በመመልከት የአፍሪቃ ቀንድን በውል ማስተዋል ችላል። ካርታው ላይ diab የተሰኘው ሶማሊያ ሊሆን እንዲችል ሞቃዲሾን ማስተዋል ይረዳል። ከዚህ አነስ ብሎ የቀረበውን የፍራማውሮ ካርታ (ከጥቂት የእንግሊዝኛ ትርጉሙ ጋር ለማየት) እዚህ ቀርቧል፡ የኢትዮጵያ ካርታ 1459 ስለካርታው ትችትና ቁምነገር፡- ካርታው ላይ Xegiba የሚለው አረቦች ለZanzibar የሚጠቀሙበት ስምን ነበር። Chelue እንዲሁ ለKilwa እና Maabase ለMombasa (ሞምባሳ፣ ኬኒያ) ነው። ካርታው ላይ Mareb እና Tagas ወንዞች መረብ እና ተከዜ ወንዞችን የሚያመላክቱ ናቸው። Mana, Lare እና Abavi በእንግሊዝኛው Mareb(መረብ), Takkazye(ተከዜ), Menna(መና), Tellare(አጥባራ) እና Abbai (አባይ) ናቸው። * Xebi and Avasi የሚሉት የደቡብ ኢትዮጵያን ወንዞች ግቤ እና አዋሽ ወንዝን ያመላክታሉ። Zebe የሚያመላክተው Webi Shebeli (ዋቢ ሸበሌ) ነው። ናይል (አባይ) ከጣና ሃይቅ ይነሳል። ይህ አካባቢ Fountain of Genet (የገነት ፏፏቴ) ይለዋል። በዚህ ስም ይህ አክባቢ እስከ 18ኛው ክፍለ ዘመን መገባደጃ ይታወቅ ነበር። በዚህ በጥንት ዘመን እኒህን በጣም ትክክል መረጃወችን የያዘው የጣሊያኑ ካርታ ይህን መረጃ ያገኘው ወደ ጣሊያኑ ፍሎረንስ ከተላከው የኢትዮጵያ ሚሲዮን (1441) እንደሆነ ግምት አለ። ካርታው ላይ እንደሰፈረው በ1430 የኢትዮጵያው ንጉስ (ቀዳማዊ አምደ ጽዮን ) የdiabን እጅግ ለም የሆነ አገር እንደተቆጣጠረ ይናገራል። ተመራማሪወች ይህ ቦታ የሶማሊያ ባህረ ሰላጤን ያመላክታል ይላሉ። ከጣና ሃይቅ አጠገብ የምናየው Ciebel gamar ሲተረጎም mountain of the moon ማለት ነው። የናይል ወንዝ መነሻ መሆኑ ነው። ለምድር ወገብ የተሰጠው ስያሜ Equator የመጣው ከዚህ ተራራ ስም ነው። ፍራ ማዉሮ ሲጽፍ << የአገሩ ሰወች በራሳቸው እጅ ከተማቸውን፣ ወንዛቸውንና ተራሮቻቸውን ከነስማቸው እንዲስሉልኝ አደረኩ። ነገር ግን ከብዛታቸው የተነሳ ሁሉንም ልመዘግብ አልቻልኩም ምክንያቱም ቦታ አይበቃም>> ።"} {"id": "19585", "contents": "ግንቦት ፲፫ ቀን፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪፻፶፫ኛው ዕለት ሲሆን፤ የፀደይ (በልግ)ወቅት ፵፰ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፻፲፫ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፻፲፪ ቀናት ይቀራሉ። ፲፰፻፺፮ ዓ/ም - የዓለም እግር ኳስ ማኅበር ፊፋ (FIFA) ፓሪስ ከተማ ላይ ተመሠረተ። ፲፱፻፳፱ ዓ/ም - የየካቲት ፲፪ ቀን አዲስ አበባ ላይ ግራዚያኒ ላይ የተወረወረውን ቦምብ ምክንያት በማድረግ ፋሺስቶች ደብረ ሊባኖስ ገዳም ገብተው ፫፻፳ መነኮሳትን በግፍ ጨፈጨፉ፤ ገዳሙንም አቃጠሉ። ፲፱፻፷፮ ዓ/ም - በኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት መንግሥት የአሩሲ ጠቅላይ ግዛት (አሁን አርሲ) እንደራሴ ሆነው የተሾሙትን አቶ ተስፋ ቡሸን የጠቅላይ ግዛቱ ሕዝብ አባሮ አስወጣቸው። ፲፱፻፹፪ ዓ/ም - የሰሜንና የደቡብ የመን ሉዐላዊ አገራት ተዋሕደው የየመን ሪፑብሊክ በሚል አዲስ የአንድነት ስም ተሠየሙ። ፲፱፻፹፫ ዓ/ም - የቀድሞው የሕንድ ጠቅላይ ሚኒስትር ራጂቭ ጋንዲ ማድራስ ከተማ አቅራቢያ ላይ በሴት ራስ-አጥፊ ቦምበኛ ፍንዳታ ሕይወታቸው አለፈች። ፲፱፻፹፫ ዓ/ም - የኢሕዲሪ (የኢትዮጵያ ሕዝባዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፑብሊክ) ፕሬዚዳንትና የኢሠፓ (የኢትዮጵያ ሠራተኞች ፓርቲ) ዋና ጸሐፊ የነበሩት ኮሎኔል መንግሥቱ ኃይለ ማርያም አገር ጥለው በመኮብለል ዚምባብዌ ገቡ። ፲፱፻፹፮ ዓ/ም - የየመን ሪፑብሊክ ውሕደት በተፈጸመ በአራት ዓመቱ ሁለቱ ወገኖች ባለመስማማታቸው በመኻላቸው የእርስ በእርስ ጦርነት ተጀመረ። ፲፱፻፺፭ ዓ/ም በሰሜናዊ አልጄሪያ የተከሰተው የመሬት እንቅጥቅጥ ከሁለት ሺ በላይ ሰዎችን አጥፍቷል። ፲፱፻፳፱ ዓ/ም - ኮሎኔል መንግሥቱ ኃይለ ማርያም በዚህ ዕለት አዲስ አበባ ተወለዱ። (እንግሊዝኛ) P.R.O., FCO 371/1829 ANNUAL REVIEW FOR ETHIOPIA FOR 1974 http://www.ethiopianreporter.com ኪንና ባህል፡ ሳምንቱ በታሪክ (እንግሊዝኛ) http://news.bbc.co.uk/onthisday/hi/dates/stories/may/21/newsid_2504000/2504739.stm መርስዔ ኀዘን ወልደ ቂርቆስ፣ ዕለታዊ የታሪክ ድርጊት - የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን የመጀመሪያው ፓትረያርክ (፲፱፻፶፩ ዓ/ም) (እንግሊዝኛ) http://en.wikipedia.org/wiki/May_21"} {"id": "17557", "contents": "ንቃተ ህሊና ማለት \"የሚገነዘብ\"፣ \"ስሜትን የሚረዳ\" ፣ \"እኔነትን በውል የሚለይ\"፣ ወይም ደግሞ ሙሉ አዕምሮን የሚቆጣጠር የሚሉ ብዙ ትርጓሜወች አሉት። ስለሆነም ንቃተ ህሊና ብዙ የአዕምሮ ተግባራትን በጃንጥላው ስር የሚያስተናግድ ክፍል ነው። አዕምሮ አንጎል"} {"id": "19699", "contents": "ሊቨርፑል (እንግሊዝኛ: Liverpool, New South Wales) አውስትራልያ ውስጥ የሚገኝ ከተማ ነው። የአውስትራልያ ከተሞች ዝርዝር አውስትራልያ"} {"id": "19705", "contents": "ግንቦት ፲፮ ቀን፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪፻፶፮ኛው ዕለት ሲሆን፤ የፀደይ (በልግ)ወቅት ፶፩ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፻፲ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፻፱ ቀናት ይቀራሉ። ፲፱፻፷፭ ዓ/ም የአፍሪቃ አንድነት ድርጅት የተመሠረተበት አሥረኛው ዓመት በዓል የሁለት ቀን ክብር ተጀመረ። ፲፱፻፹፫ ዓ/ም - ኤርትራ ከኢትዮጵያ ተገንጥላ ራሷን የቻለች ሉዐላዊ አገር ሆነች። ፲፱፻፹፫ ዓ/ም - ፴፬ የእስራኤል አየር ዠበቦች ፲፬ሺ ፫፻፳፭ የቤተ-እስራኤል ተከታይ የሆኑ ኢትዮጵያውያን ፈላሻዎችን በ፴፮ ሰዓት ውስጥ ጭነው እስራኤል ገቡ። (እንግሊዝኛ) FCO 371/1660 ANNUAL REVIEW FOR ETHIOPIA FOR 1973 (እንግሊዝኛ) http://en.wikipedia.org/wiki/Operation_Solomon (እንግሊዝኛ) http://en.wikipedia.org/wiki/May_24"} {"id": "19759", "contents": "ኢድዊን ቫን ደር ሳር ሆላንዳዊ እግር ኳስ ተጫዋች ሲሆን ከ2005 እስከ 2011 እ.ኤ.አ. ድረስ ለማንችስተር ዩናይትድ በግብ ጠባቂነት ተጫውቷል። ማንችስተር ዩናይትድ (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "17827", "contents": "በቬክተር መጠኖች ላይ የሚሰሩ ሁለት አይነት መሰረታዊ ስሌቶች አሉ፣ እነርሱም የስካላር ብዜትና የቬክተር ድምር ናቸው።"} {"id": "16015", "contents": "ሸኚና ጥላ ቤት አይገባም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ጥላ ቤት ላይ ሲደርስ ጸሃዩ ስለሚጋረድ ይጠፋል። ጥሩ ማስተዋል ነው።"} {"id": "16027", "contents": "ሹም ለመነ አዘዘ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሹም ሲናገር እንደ ትዕዛዝ ይቆጠራል።"} {"id": "16033", "contents": "(ይህ ፖለቲካ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) ፍታቤሄር ህግ አንቀጽ 37። ማንም ሰው በሕግ እኩል ሆኖ ይጠበቃል። አንቀጽ 38። በብሔራዊ (ሲቪል) መብቶች በመጠቀም ረገድ፡ በኢትዮጵያውያኖች (የኢትዮጵያ ተገዦች) መካከል ምንም ልዩነት አይኑር። አንቀጽ 39። የኢትዮጵያ ተወላጅነትንና የኢትዮጵያ ዜግነትን ለማግኘትና ለማጣት የሚያስችሉ ኹኔታዎችን ሕጉ ይቀምራል (ይወስናል)። አንቀጽ 40። የሕዝቡን መልካም ጠባይ ወይም ፀጥታን ወይም በፖለቲካ ረገድ የሚያውክ ካልሆነ በቀር፡ በንጉሠ ነገሥቱ መንግሥት ግዛት የሚኖሩ ሰዎች በሕግ መሠረት የሃይማኖታቸውን ሥርዓት አክብረው በነፃ ከመፈጸም አይከለከሉም። አንቀጽ 41። በመላው የንጉሠ ነገሥቱ ግዛት ውስጥ በሕግ መሠረት የንግግርና የጋዜጣ ነፃነት የተፈቀደ ነው። አንቀጽ 43። ማንኛውም ሰው ከንጉሠ ነገሥቱ መንግሥት ግዛት ውስጥ ሕይወቱን ነፃነቱን ወይም ንብረቱን ያለ ሕግ አያጣም። አንቀጽ 45። የኢትዮጵያ ዜጎች በሕጉ ተዘርዝሮ በሚወስነው መሠረት የጦር መሣሪያ ሳይዙ ሰላማዊ ስብሰባ ለማድረግ መብት አላቸው። አንቀጽ 46። በሕግ ካልተከላከለ በቀር በንጉሠ ነገሥቱ መንግሥት ውስጥ ከሥፍራ ወደ ሥፍራ የመዛወርና መኖሪያ ሥፍራን የመለወጥ ነፃነት ለንጉሠ ነገሥት መንግሥት ዜጎች ሁሉ ተረጋግጧል። አንቀጽ 47። ማንኛውም የኢትዮጵያ ዜጋ በሕግ መሠረት ማናቸውም ዓይነት ሥራ እየሠራ ለመኖር፤ ማናቸውም የሥራ ማኅበር ለማቋቋምና በማናቸውም ማኅበር አባል ለመሆን መብት አለው። አንቀጽ 49። ማንኛውም የኢትዮጵያ ተገዥ ከንጉሠ ነገሥት መንግሥት ግዛት ውጭ ለመሳደድ (ሌቅቆ እንዲወጣ) ሊገደድ አይችልም።"} {"id": "20725", "contents": "ወንድ ልጅ ለፈረስ ሴት ልጅ ለበርኖስ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ወንድ ልጅ ለፈረስ ሴት ልጅ ለበርኖስ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20731", "contents": "ወንድ እንደያዙት ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው። ወንድ እንደያዙት ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20743", "contents": "ወዳጅ ይመጣል ከራያ ጠላት ይወጣል ከጉያ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ወዳጅ ይመጣል ከራያ ጠላት ይወጣል ከጉያ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "16933", "contents": "ፈሪ ለናቱ ጀግና ለጀግንነቱ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ፈሪ ለናቱ"} {"id": "19885", "contents": "ታረጁ አይበጁ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሽማግሌ ወይን አሮጊት የማይሆን ስራ ሲሰሩ ለመገሰጫ የሚያገለግል"} {"id": "18217", "contents": "ሊፒት-እሽታር በሱመር የኢሲን ሥርወ መንግሥት 5ኛው ንጉሥ ነበረ (1833-1823 ዓክልበ. የነገሠ)። በርሱ ዘመን መጀመርያ የኢሲን ተወዳዳሪ የላርሳ ንጉሥ ጉንጉኑም ኡርን ከኢሲን ያዘ። ሊፒት-እሽታር በተለይ የሚታወቀው በ1832 ዓክልበ."} {"id": "20815", "contents": "ዘመደ ብዙ ጠላው ቀጭን ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዘመደ ብዙ ጠላው ቀጭን ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20821", "contents": "ዘመድ በዘመዱ አይጨክንም ሆዱ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዘመድ በዘመዱ አይጨክንም ሆዱ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22201", "contents": "ዶክተር ሲበዛ በሽተኛ ይሞታል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዶክተር ሲበዛ በሽተኛ ይሞታል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22207", "contents": "ጀርባ ለባለቤቱ ባእድ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው። ጀርባ ለባለቤቱ ባእድ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21721", "contents": "ያረገዘች ታስታውቅ ከደረቷ ትታጠቅ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያረገዘች ታስታውቅ ከደረቷ ትታጠቅ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21727", "contents": "ያሰቡት አይገድም ጎኔን ላርገው ጋደም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያሰቡት አይገድም ጎኔን ላርገው ጋደም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21733", "contents": "ያስታርቀኛል ሙተራ እያንዳንዱ እየኮራ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያስታርቀኛል ሙተራ እያንዳንዱ እየኮራ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21739", "contents": "ያበደች ጋለሞታ እናቷን ትመታ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያበደች ጋለሞታ እናቷን ትመታ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21745", "contents": "ያባቱን ያገኘ ህይወቱ ያባቱን ያጣ ሞቱ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያባቱን ያገኘ ህይወቱ ያባቱን ያጣ ሞቱ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "18661", "contents": "ጆን ባርት (እ.አ.አ. 1930) ታዋቂ አሜሪካዊ ደራሲ ነው። በዋናነት እንግሊዝኛ: Giles Goat-Boy በተሰኘው ስራው ይታወቃል። ‎የአሜሪካዊ ደራሲያን ዝርዝር (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "20419", "contents": "እንግዳ ሆነህ ብትመጣ ሳይሰለቹህ ውጣ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21235", "contents": "የምስራች በቃሏ መጣች የአማርኛ ምሳሌ ነው። የምስራች በቃሏ መጣች የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21241", "contents": "የምትመክተው ጋሻ የምትሰወርበት ዋሻ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የምትመክተው ጋሻ የምትሰወርበት ዋሻ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20431", "contents": "እንጨት ቢጠርቡት ይቀጥናል ሰው ቢበልጡት ይቀናል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20437", "contents": "እንጨት ካልነሱት እሳት አይጠፋም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20443", "contents": "እኛ ያልፈሳንበት ዳገት የለም አለች አሉ አህያ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20449", "contents": "እከሌ እባብ ነው መሄጃው አይታወቅም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21283", "contents": "የረጋ ወተት ምርጫ ይደገምለታል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የረጋ ወተት ምርጫ ይደገምለታል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21847", "contents": "ያዳኝ ውሻ ጠጉር ባፉ ብትር ትርፉ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያዳኝ ውሻ ጠጉር ባፉ ብትር ትርፉ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21865", "contents": "ያጓኑት ድንጋይ ተመልሶ ራስን የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያጓኑት ድንጋይ ተመልሶ ራስን የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21331", "contents": "የቀን ጠማማን ሚዳቆ አትዘለውም የአማርኛ ምሳሌ ነው። የቀን ጠማማን ሚዳቆ አትዘለውም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21349", "contents": "የቡና ስባቱ መፋጀቱ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የቡና ስባቱ መፋጀቱ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21883", "contents": "ይህ ከርከሬሻ ዳቦዬን ለማንሻ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ይህ ከርከሬሻ ዳቦዬን ለማንሻ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21889", "contents": "ይህንን ፈርቼ ደጄን በቀን ዘግቼ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ይህንን ፈርቼ ደጄን በቀን ዘግቼ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21901", "contents": "ይሉኝታ የራስ አሊን ቤት ፈታ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ይሉኝታ የራስ አሊን ቤት ፈታ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20521", "contents": "እደ ልቡና ለጸሎት እደ ሰብእና ለመስዋእት የአማርኛ ምሳሌ ነው። እደ ልቡና ለጸሎት እደ ሰብእና ለመስዋእት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20527", "contents": "እዳ ቢያምርህ ዋስትና ኩነኔ ቢያምርህ ግብዝና የአማርኛ ምሳሌ ነው። እዳ ቢያምርህ ዋስትና ኩነኔ ቢያምርህ ግብዝና የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20533", "contents": "እደለ ቢስ አሞራ አንበጣ ሲመጣ አይኑ ይጠፋል የአማርኛ ምሳሌ ነው። እደለ ቢስ አሞራ አንበጣ ሲመጣ አይኑ ይጠፋል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20539", "contents": "እድል የሌለው የሚለፋው ለሰው የአማርኛ ምሳሌ ነው። እድል የሌለው የሚለፋው ለሰው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21931", "contents": "ይቺን በላህ ብለህ ጦሜን አታሳድረኝ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ይቺን በላህ ብለህ ጦሜን አታሳድረኝ አለ አሉ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ይሄ ለአሁን እንጂ ለቡሀላ አይበቃም ማለት ነው"} {"id": "21937", "contents": "ይውጋህ ብሎ ይማርክህ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ይውጋህ ብሎ ይማርክህ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21943", "contents": "ይጥሉህ አትጥላቸው ይበድሉህ አትበድላቸው የአማርኛ ምሳሌ ነው። ይጥሉህ አትጥላቸው ይበድሉህ አትበድላቸው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22543", "contents": "የኦሮሞ ፌዴራሊስት ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲ ነው።"} {"id": "23119", "contents": "አቡነ ሊባኖስ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ከአለት የተፈለፈ ቤተ ክርስቲያን ነው።"} {"id": "20581", "contents": "እግር ተርካብ እጅ ተዛብ የአማርኛ ምሳሌ ነው። እግር ተርካብ እጅ ተዛብ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20587", "contents": "እግርና እራስ እኔ እለብስ እኔ እለብስ ይጣላሉ የአማርኛ ምሳሌ ነው። እግርና እራስ እኔ እለብስ እኔ እለብስ ይጣላሉ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20593", "contents": "እግዜር ሲቆጣ በዝናብ አር ያመጣ የአማርኛ ምሳሌ ነው። እግዜር ሲቆጣ በዝናብ አር ያመጣ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20599", "contents": "እግዜር እባብን ልቡን አይቶ እግር ነሳው የአማርኛ ምሳሌ ነው። እግዜር እባብን ልቡን አይቶ እግር ነሳው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20605", "contents": "እጣ ያስታርቃል እንጂ አይፈርድም የአማርኛ ምሳሌ ነው። እጣ ያስታርቃል እንጂ አይፈርድም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20611", "contents": "እፍረት ያከሳል ያመነምናል የአማርኛ ምሳሌ ነው። እፍረት ያከሳል ያመነምናል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20641", "contents": "ከልጅ ጋር አትጫወት አይንህን ያወጣዋል በእንጨት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ከልጅ ጋር አትጫወት አይንህን ያወጣዋል በእንጨት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22027", "contents": "ዳኛ ለዳኛ ያወርሳል ጉም ተራራ ያለብሳል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዳኛ ለዳኛ ያወርሳል ጉም ተራራ ያለብሳል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20653", "contents": "ከምኔው ሞትሽና አፈር አፈር ሸተትሽ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ከምኔው ሞትሽና አፈር አፈር ሸተትሽ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20671", "contents": "ከባቄላ አይጠፋም ዲቃላ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ከባቄላ አይጠፋም ዲቃላ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22717", "contents": "ኣጋም (Carissa ovata) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው። እስከ ፫ ሜትር ሊደርስ የሚችል ቊጥቋጥ ነው። በፍጥነት ይስፋፋል። በአውስትራልያ እንደ አረም ሊቆጠር ይችላል። በአፍሪካ፣ እስያና አውስትራልስያ ገሞጂ ይገኛል። ትንሽ ፍሬው በሙሉ ጥቁር፣ የበሠለና ጣፋጭ ሲሆን ሊበላ ይችላል። ያልበሠለ (አረንጓዴው) ፍሬ፣ ወይም የተክሉ ፈሳሾች፣ መርዛም ናቸው። በፍቼ ወረዳ በተዘገበ ጥናት፣ የአጋም ቡቃያ ለእባብ ነከስ ይኘካል። እንዲሁም በደብረ ሊባኖስ ዙሪያ በተዘገበ ሌላ ጥናት፣ የአጋም ሥር መኘካትና ጭማቂው ለእባብ ነከስ በአፍ ይሰጣል። የአጋም ሥር፣ የጌሾ ሥርና የጫት ቅጠል አንድላይ ደግሞ ለእባብ ነከስ ይኘካል። ወባንም ለማከም፣ የአጋም ሥር፣ የጉመሮ ሥር፣ የመናሄ ሥር፣ የጊዜዋ ሥር፣ የዱርሽት (ዱባ ሓረግ) ቅጠልና አገዶች፣ ተድቅቀው በጢስ ይናፈሳሉ። በኬንያ በሚኖር ማሳይ ብሔር መሃል፣ ተክሉ (ያልተወሰነ ክፍል) ለጡንቻና ለአንጓ ሕመም ይጠቀማል። ^ የፍቼ፣ ኦሮሚያ ባህላዊ መድሃኒት ጥናት 2006 ዓም ከዓቢዩ እኒየው እና ሌሎች፣ ጎንደርና አዲስ አበባ ኡኒቨርሲቲዎች ሥነ ፍጥረት ኮሌጆች ^ በደብረ ሊባኖስ ዙሪያ ያለው ሕዝብ መድሃኒታዊ እጾች እውቀናና ጥቅም 1998 ዓም ከጥላሁን ተክለሃይማኖት፣ ሚሩጸ ጊዳይ፣ ግርማይ መድኅን፣ ያለም መኮነን፣ አዲስ አበባ ዩኒቬርሲቴ፣ አክሊሉ ለማ ተቋም ^ የኬንያ መሳይ ብሔር ባሕላዊ መድሃኒት"} {"id": "22723", "contents": "እምቧጮ (Rumex nervosus) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው። እስከ 2 ሜትር የሚደርስ ቊጥቋጥ፣ ብዙ አገዶች ከመሬት ይነሣሉ፣ ልጡ ቡላማ፣ ቅጠሎች ትንሽ ውሃማ ናቸው። ድካም ደረቅ አፈር ይመርጣል። በማናቸውም ከፍታ ይገኛል፣ በመንገድ ዳር፣ በተፈጀ መስክ። በድሬ ዳዋ አካባቢ ያለው ደንገጎ ተራራ ከዚህ ተክል ኦሮምኛ ስም (ደንገጎ) ነው። ቅጠሉ አገዳውም በሰፊ ጫትን ለመጠቅለል ይጠቀማል። ወፍራም፣ ውሃማው ቅጠሎች ጫትን ለረጅም ጊዜ ይጠብቃሉ። ውሃማው ቡቃያ በእረኞች ይበላል። ቡቃያው ቶሎ፣ ለኣጭር ጊዜ፣ በእሳት ውስጥ ቢሳክ፣ ለስላሳ ይሆናልና በልጆች ይወደዳል። የአገዳው ከሰል ከእንቁላል አስቋል ተቀላቅሎ የቆዳ መቃጠል ለማከም ይጠቀማል። ቅቤም ይጨመራል። የእምቧጮ ቅጠልና አገዳ በሎሚ ጭማቂና ውሃ ተደቅቆ ለብጉርና ለእከክ ይቀባል። የእንቧጮ ሥር ዱቄት በኪንታሮት በተቈረጠው ጫፍ ላይ ለማከም ይደረጋል። የሥሩም ዱቄት ከተቀለጠ ቅቤ ጋር ለተቅማጥ ይጠጣል። ሥሩም በማር ለጥፍ ለሆድ ቁርጠት ይበላል። ^ አማራ ጌታሁን - SOME COMMON MEDICINAL AND POISONOUS PLANTS USED IN ETHIOPIAN FOLK MEDICINE March 1976 እ.ኤ.አ. ^ የፍቼ፣ ኦሮሚያ ባህላዊ መድሃኒት ጥናት 2006 ዓም ከዓቢዩ እኒየው እና ሌሎች፣ ጎንደርና አዲስ አበባ ኡኒቨርሲቲዎች ሥነ ፍጥረት ኮሌጆች ^ በደብረ ሊባኖስ ዙሪያ ያለው ሕዝብ መድሃኒታዊ እጾች እውቀናና ጥቅም 1998 ዓም ከጥላሁን ተክለሃይማኖት፣ ሚሩጸ ጊዳይ፣ ግርማይ መድኅን፣ ያለም መኮነን፣ አዲስ አበባ ዩኒቬርሲቴ፣ አክሊሉ ለማ ተቋም"} {"id": "22747", "contents": "ኮሰረት ወይም ከሴ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው። በፍቼ ወረዳ እንደ ተዘገበ፣ የከሴ ቅጠል ጭማቂ በውሃ፣ በውጭ ለችፌ ወይም ለሻገቶ ልክፈት፣ ወይም በመጠጣት ለጉንፋን ይጠቀማል። ^ የፍቼ፣ ኦሮሚያ ባህላዊ መድሃኒት ጥናት 2006 ዓም ከዓቢዩ እኒየው እና ሌሎች፣ ጎንደርና አዲስ አበባ ኡኒቨርሲቲዎች ሥነ ፍጥረት ኮሌጆች"} {"id": "23197", "contents": "ቤተ አባ ሊባኖስ በቅዱስ ላሊበላ ከታነጹት አስራ አንዱ አብያተ ክርስቲያናት የሚቆጠር ይሁን እንጂ ቤተክርስቲያኑን ያነጸችው የላሊበላ ሚስት መስቀል ክብሬ እንደሆነች ይጠቀሳል። ቤተክርስቲያኑ በኢትዮጵያ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ክብር ላገኙት ለአባ ሊባኖስ ይሆን ዘንድ የተዘከረ ነበር። የደብረ ሊባኖስ ጣሪያ ከከባቢው አለት አልተለየም፣ ቤተ መስቀል ቤተ ሚካኤል ቤተ ጎለጎታ ቤተ ማርያም ቤተ ደናግል ቤተ መድኃኔ ዓለም ቤተ አማኑኤል ቤተ መርቆሬዎስ ቤተ ገብርኤል ወሩፋኤል ቤተ አባ ሊባኖስ ቤተ ጊዮርጊስ"} {"id": "25951", "contents": "ገብርኤል (ቤተ ክርስቲያን) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ከአለት የተፈለፈ ቤተ ክርስቲያን ነው።"} {"id": "22765", "contents": "የቁራ ምሳ ሐረግ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው። በባሕላዊ መድኃኒት፣ ለ«ዙረሽ» (የሕፃናት ሕመም)፣ በተደቀቀው ሥር ውስጥ ማጠብ ይደረጋል። ^ የዘጌ ልሳነ ምድር ባህላዊ መድሃኒት ጥናት 1999 ዓም ከጥላሁን ተክለሃይማኖት፣ ሚሩጸ ጊዳይ፣ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ"} {"id": "22105", "contents": "ድሀና ጌታ ተሟግቶ ድንጋይና ቅል ተማትቶ የማይሆን ነው ከቶ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ድሀና ጌታ ተሟግቶ ድንጋይና ቅል ተማትቶ የማይሆን ነው ከቶ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22111", "contents": "ድል እድል በአንድ ድልድል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ድል እድል በአንድ ድልድል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "30805", "contents": "ሁለት የወደደ አንድ ያጣል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22789", "contents": "ጉመሮ (Capparis tomentosa) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው። ፍየል ቢበላው ወዲያው ይገድለዋል። ግመል ለ፪ ሳምንት በመርዙ ይታመማል። ፍሬውን የሚበላው አንዳንድ የቢራቢሮ ዝርያ፣ ዝንጀሮ፣ የደን አሳማ ነው። ^ አማራ ጌታሁን - SOME COMMON MEDICINAL AND POISONOUS PLANTS USED IN ETHIOPIAN FOLK MEDICINE March 1976 እ.ኤ.አ."} {"id": "22801", "contents": "ጎቢል (Gardenia ternifolia) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።"} {"id": "22807", "contents": "ጤና ኣዳም ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው። Ruta chalepensis ኢትዮጵያ ውስጥ የሚያድገውና የታወቀው ጤና ኣዳም ነው። ዶ/ር ፈቃዱ እንደጻፉት ሌላ ዓይነትም ኣለ። ከፈረንጅ ጤና ኣዳም (Ruta graveolens) ጋር እንዳይምታታ መለየት ከሚቻልባቸው ኣንዱ በኣበባዎቹ ነው። == በብዛት የሚገኝበት መልክዓ ምድር=ወይናደጋማ ቦታ በባህላዊ መድሃኒት፣ የጤና አዳም ቅጠል ጭማቂ በቡና ኢንፍሉዌንዛን ለማከም እንደሚረዳ ተዘግቧል።‎ባህላዊ መድሃኒት ውስጥ ተክሉ እንደ ‎‎ትኩሳት‎‎ እና ‎‎እብጠት‎‎ላሉ በርካታ ህመሞች እንደ ‎‎ዕፅዋት መድኃኒት‎‎ነት ያገለግላል .‎ እንዲሁም የጤና አዳም ቅጠልና ፍሬ ማኘክ ለመጋኛ ወይም ለሆድ ቁርጠት ማስታገሻነት ያገለግላል። ቅጠሉና ፍሬው ከፌጦ ዘር ጋር ሲበላ ለሆድ ቁርጠት መፍትሄ ይሆናል። ከፌጦ ዘርና ከጠጅ ሳር ሥር ጋር ተቀላቅሎ ደግሞ ለሆድ ቁርጠት፣ ወይም ለከብት ጎሎባ ይሠጣል። በተጨማሪም የጤና አዳም ቅጠልና ፍሬ ከጠጅ ሳር ሥር፣ ከነጭ ሽንኩርትና ከኣጣጥ ቅጠል ጋር ተቀላቅሎ ለሆድ ቁርጠት ይበላል። ወይም ቅጠሉ ከነጭ ሽንኩርትና ውሃ ጋር ተቀላቅሎ ብቻ ለሆድ ቁርጠት ይጠጣል። ጤና አዳም በተለያዩ የአፍሪካ ሀገራት እና በአውሮፓ ሲገኝ የተለያዩ ዝርያዎችም አሉት ከነዚህም መካከል በ አውሮፓ እና በሰሜን አፍሪካ ፣ ምስራቅ አፍሪካ ኢትዮፕጲያ የሚገኙት ተጠቃሽና ዋነኞቹ ናቸው። ጤና አዳም በ አበባ የሚራባ የዕጽዋት ዝርያም ጭምር ነው። የኢትዮጵያ እጽዋት ጤና ኣዳም፣ ስመ እጽዋት Ethiopian Plant Names ኣበራ ሞላ By Aberra Molla Flowers of Chania Ethiopian Food A Short Review on Tena’adam (Ruta chalepensis L)—Herb of Grace, by Fekadu Fullas, RPh, Ph.D ^ የዘጌ ልሳነ ምድር ባህላዊ መድሃኒት ጥናት 1999 ዓም ከጥላሁን ተክለሃይማኖት፣ ሚሩጸ ጊዳይ፣ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ^ በደብረ ሊባኖስ ዙሪያ ያለው ሕዝብ መድሃኒታዊ እጾች እውቀናና ጥቅም 1998 ዓም ከጥላሁን ተክለሃይማኖት፣ ሚሩጸ ጊዳይ፣ ግርማይ መድኅን፣ ያለም መኮነን፣ አዲስ አበባ ዩኒቬርሲቴ፣ አክሊሉ ለማ ተቋም ^ የፍቼ፣ ኦሮሚያ ባህላዊ መድሃኒት ጥናት 2006 ዓም ከዓቢዩ እኒየው እና ሌሎች፣ ጎንደርና አዲስ አበባ ኡኒቨርሲቲዎች ሥነ ፍጥረት ኮሌጆች"} {"id": "35347", "contents": "ምርጧ ከተማ እንጅባራ በባንጃ ወረዳ የሚገኝ ከተማ ሲሆን የአገው አዊ ዞን አስተዳደር ማዕከል ነው። የከተማው አቀማመጥ በተራሮች መካከል ሲሆን በተለይ ከአለት የበቀለው የለዊ እና ዚሪሂ ተራራ የከተማው ልዩ መታወቂያ ነው። የእንጅባራ ከተማ የምትገኘው በሰሜን ኢትዮጵያ፣ በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ጎጃም አዊ ዞን ከአዲስ አበባ በ447 ኪ.ሜ. ከክልሉ መንግሥት መቀመጫ ከሆነችው ባህርዳር ከተማ ደግሞ 122 ኪ.ሜ.፣ አስትሮኖሚያዊ መገኛ ቦታዋም በ 10º 53’ ሰሜን ላቲቲውድ እና 36º 56’ ምስራቅ ሎንግቲውድ ነው፡፡ እንጅባራ ከተማ ከአዲስ አበባ ባህርዳር ዋና መንገድ ላይ የምትገኝ ሲሆን ወደ ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ የሚወስደው መንገድም በከተማዋ ያልፋል:: አመሰራረት እንጅባራ ከተማ የተቆረቆረችው በ1884 ዓ.ም. ነው፡፡ በከፍተኛ ፍጥነትም እያደገች ያለች ከተማ ነች:: የከተማ ማኔጅመንትና ፕላን እንጅባራ በክልሉ ከሚገኙ የሪፎርም ከተሞች አንዷ ስትሆን፣ የከተማ አስተዳደር፣ ማዘጋጃ ቤት፣ 5 የከተማና 1 የገጠር ቀበሌዎች አላት፡፡ በ2003 ዓ.ም የተዘጋጀ መዋቅራዊ ፕላንም አላት፡፡"} {"id": "41083", "contents": "24 September በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) በዘመነ ማቴዎስ፣ በዘመነ ማርቆስና በዘመነ ሉቃስ መስከረም 14 ቀን ማለት ነው። በዘመነ ዮሐንስ ግን (ዘመነ ሉቃስ የሥግር ዓመት በመሆኑ) መስከረም 13 ቀን ላይ ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "41107", "contents": "1 October በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) በዘመነ ማቴዎስ፣ በዘመነ ማርቆስና በዘመነ ሉቃስ መስከረም 21 ቀን ማለት ነው። በዘመነ ዮሐንስ ግን (ዘመነ ሉቃስ የሥግር ዓመት በመሆኑ) መስከረም 20 ቀን ላይ ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "41113", "contents": "አራዴዎን (ዕብራይስጥ፦ አርዋዲ) ከከነዓን ልጆች አንዱ ነበረ። በፊንቄ ደሴት ላይ አራድ (አርዋድ በአሁኑ ሶርያ) የተባለው ከተማ ስሙን ከርሱ እንዳገኘው ይባላል። አለቃ ታዬ እንደ ጻፈው፣ በኩሽ ንጉሥ ሓር (ሆርካም) 15ኛ ዓመት ረሃብ በእስያ ስለ ደረሰ፥ ከዚሁ አርዋዲ ልጆች መካከል አንዱ አይነርና ሚስቱ እንተላ ከከነዓን አገር ፈልሰው ወደ ኩሽ መንግሥት ገቡ፣ በደጋም ሲኖሩ የቅማንት ብሔር ወላጆች ሆኑ።"} {"id": "32053", "contents": "ትርምስ በሒሳብ ቋንቋ የአንድ የተሰጠ ድርድር ቅደም ተከተል ሙሉ በሙሉ ከመቀየሩ የተነሳ ሁሉም አባል ያለቦታው የሚገኝበትን የድርድር ብዛት የሚቆጠርበት መንገድ ነው። ትርምስ በሒሳባዊ ምልክት በሰብ ፋክቶሪያል እንዲህ ይጻፋል !n። 4 ባልና ሚስቶች እልፍኝ አዳራሽ ውስጥ ገብተው ጠጅ ይጠጡ ነበር። ከመጠጣታቸው የተነሳ 8ቱም ሰዎች ተሳከሩ። ይህ የሆነው ማታ ላይ ስለነበር በዚያው ሴትና ወንድ ሴትና ወንድ ሆነው በጥንድ በጥንድ ተኙ። ጠዋት ሲነቁ፣ ሁሉም ባል የርሱ ካልሆነች ሴት ጎን እንዲገኝ በስንት መንገድ ይቻላል? በአጠቃላይ መልኩ ባሎችን በአንድ ተርታ በቅደም ተከተል ብናሰልፍና፣ ትክክለኛ ሚስቶቹን በኒህ ትይዩ ብናሰልፍ ፣ የዚህን ቅደም ተከተል በABCD ብንወክል፤ ይህ ቅደም ተከተል በ4!= 24 መንገድ ሊደረደር ይችላል። ከኒህ ውስጥ ሙሉው ቅደም ተከተል ሊቃወስ ወይንም ሊተራመስ የሚችለው በ9 መንገድ ብቻ ነው። እኒሁም BADC, BCDA, BDAC, CADB, CDAB, CDBA, DABC, DCAB, DCBA. በሌሎቹ አይነት ድርድሮች፣ ቢያንስ ቢያንስ አንዱ ባል ከትክክለኛዋ ሚስቱ ጋር ይነቃል ማለት ነው። እንበልና n ሰዎች አሉ፣ እነርሱም 1, 2, ..., n እየተባለ ቁጥር ተስጥቶዓቸዋል። እንዲሁ n ኮፊያዎች ተስጥተዋል፣ ልክ እንደሰዎቹ እያንዳንዱ ኮፊያ 1, 2, ..., n በመባል በቁጥር ተሰይመዋል። ማዎቅ የተፈለገው እያንዳንዱ ሰው በሱ ቁጥር የተሰየመውን ኮፊያ ሳያገኝ የሚቀርባቸውን የአሰጣጥ/ድርድር ብዛት ነው። በሌላ አባባል n ሲተራመስ ስንት ነው?"} {"id": "32461", "contents": "ድኒስተር ወንዝ በዩክራይንና ሞልዶቫ መካከል የሚፈስ ወንዝ ነው። በዩክራይን ወገን ያለው የሞልዶቫ ክፍል ግን «ትራንስኒስትሪያ» ተብሎ ነጻነቱን በ1982 ዓ.ም. አዋጀ። (እስካሁን ድረስ ትራንስኒስትሪያ በሌሎቹ አገራት ዘንድ ምንም ተቀባይነት አልተገኘም።) በጥንታዊ ዘመን ወንዙ ቲራስ ወንዝ ይባል ነበር። በአፉ ዙሪያ ግሪኮች ቱራስ የተባለ ከተማ ሠሩ። በወንዙም ላይ ቲራጌታያውያን የተባለ ነገድ ነበር።"} {"id": "32491", "contents": ""} {"id": "32503", "contents": "Play media ዝናብ እስክስታ ትከሻን ወደ ላይና ወደታች በማድረግ የዝናብን አወራረድ የሚቀዳበት የእስክስታ አይነት ነው። በተለምዶ የጎጃም እስክስታ አይነት ተብሎ ይታወቃል።"} {"id": "47563", "contents": "ኩርድኛ በተለይ በቱርክ፣ ሶርያ፣ ኢራቅ እና ኢራን በኩርዶች ሕዝብ የሚነገር የህንዳዊ-ኢራናዊ ቋንቋዎች አባል ነው። The dialect of Mukriani is spoken in the cities of Piranshahr and Mahabad, the two cities are known as Mukrian. ሦስቱ የተለያዩ ክፍሎች፦ ስሜን ኩርድኛ ወይም ኩርማንጅኛ መካከል ኩርድኛ ወይም ሶራኒኛ ደቡብ ኩርድኛ ወይም ፐለዋኒኛ (ይህ ቋንቋ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "43765", "contents": "ሉኩስ በ1490 ዓ.ም. አኒዩስ ዴ ቪቴርቦ የተባለው ጣልያናዊ መነኮሴ ባሳተመው ዜና ማዋዕል ዘንድ፣ የኬልቶች (በጋሊያ፣ አሁንም ፈረንሳይ አገር) ስምንተኛ ንጉሥ ነበረ። የ2 ባርዱስ ተከታይ ሲሆን ለ30 ዓመት (ምናልባት 2016-1986 ዓክልበ. ግድም) እንደ ነገሠ በሌላ አፈታሪካዊ ምንጭ ተብሏል። ሉኩስ ፓሪስ የተባለውን ከተማ እንደ መሠረተ በአንዳንድ ደራሲ ይታስባል። ይህ ከተማ ከሮሜ መንግሥት ዘመን አስቀድሞ ፓሪሲ የተባለው የኬልቶች ጎሣ ዋና ከተማቸው ሉኮቶኪያ ሆኖ ነበር። እንዲሁም ሌውኪ (ወይም «ሉከንሴስ») የተባለው የኬልቶች ጎሣ እን ዋና ከተማቸው ቱል ከሉኩስ ጋራ ግንኙነት እንዳላቸው በአንዳንድ ጸሐፊ ዘንድ ይታመናል። በሌላ መጽሐፍ በኩል ሉኩስ አዳኝ ሲሆን በማደን እያለ ቤቱን በሴን ወንዝ ደሴት (የአሁን ፓሪስ ሥፍራ) ላይ ሠርቶ ነበር። ከዚያም በላይ ለዝ-አን-ኤኖ የሚባለውን ቦታ በአሁኑ ቤልጅግ እንደ መሠረተ ይላል። በብዙ ምንጮች ዘንድ ሉኩስ የ፪ ባርዱስ ልጅ ነበረ፤ የሉኩስም ልጅና ተከታይ ኬልቴስ ሆነ። አንዳንድ መጽሐፍ ግን ኬልቴስ የባርዱስ አንድያ ሕጻን ልጅ ስለ ሆነ አካለ መጠን እስከሆነበት ወቅት ድረስ ሉኩስ በእንደራሴነት ገዛ ይለናል። ^ የ1845 ዓም ፈረንሳይኛ ታሪክ ^ የ1642 ዓም ፈረንሳይኛ ታሪክ"} {"id": "43843", "contents": "ዮሃንስ «ወዲ» ትኳቦ ታዋቂ ኤርትራዊ ዘፋኝ ነው። ከ፻፶ በላይ ዘፈኖች አሉት። Rigbit Meror Nimenom Tefkri Kebebuwa Luwamey ፈውሲ ልቢ ሓድነትና ፈውሲ ልቢ ^ ሀ ለ ሐ መ ሠ http://www.rimna.com/index.php?option=com_content&view=article&id=62:wedi-tikabo-fewsi-lbi-review&catid=23:articles&Itemid=100 ^ http://www.bbc.co.uk/news/blogs-trending-25056817"} {"id": "43873", "contents": "ጊዜ ሚዛን በ፲፱፻፺፰ ዓ.ም. የወጣ የሐመልማል አባተ አልበም ነው።"} {"id": "32581", "contents": "ቀርጤስ (ግሪክ፦ Κρήτη /ክሬቴ/) የግሪክ ታላቁ ደሴት ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "32587", "contents": "ኤአናቱም ከ2254 እስከ 2195 ዓክልበ. ድረስ ግድም የሱመር ከተማ ላጋሽ ንጉሥ ነበረ። አንድ ጽሑፍ እንደሚገልጸው ስሙ በሱመርኛ «ኤአናቱም» ሲሆን የቲድኑ (ሶርያ) ስያሜው «ሉማ» ነበረ። በርሱ መሪነት ላጋሽ ሰፊ ግዛት ይይዝ ነበር። ኤአናቱም የአኩርጋል ልጅና ተከታይ ሲሆን የላጋሽ ንጉሥ ከሆነ በኋላ ሌሎቹን ከተሞች ለመያዝ ጀመረ። ኪሽን (ምናልባት ከንጉሡ ካልቡም) ጨመረ። በሐማዚ ንጉሥ ሀዳኒሽ ዘመን ደግሞ ትልቅ እንደ ነበር ይቻላል፤ በኋላ ዘመን በኒፑር መቅደስ «ሀዳኒሽና ሉማ» የተባሉ የአናብስት ሀውልቶች ነበሩ። በኡሩክ ንጉሥ ኤንሻኩሻና ዘመን ኤአናቱም በተለይ አሸናፊ ሆነ፤ የአክሻክ ንጉሥ ዙዙን ድል አደረገ፤ ከዚያ በኋላ ላርሳ፣ ኡማና ዑር ከኤንሻኩሻና ያዘ። ከዚህ በላይ ኤአናቱም መንግሥቱን ወደ ስሜን እስከ ሹቡርና እስከ ማሪ ድረስ አስፋፋ፤ ኤላምንም ወረረ። በመጨረሻ በ2195 ዓክልበ. ግድም ኡሩክና ኒፑር ወድቀው ኤንሻኩሻናን ገለበጠው። ትንሽ ከዚህ በኋላ ግን ኤአናቱም ሞቶ ግዛቱ እንደገና በየከተማው ተከፋፈለ። ስለዚህ የኤንሻኩሻና ልጅ ሉጋል-ኪኒሼ-ዱዱ የሱመር ላዐላይነቱን ከኡሩክና ኒፑር ያዘ። የኤአናቱም ወንድም ኤናናቱም የላጋሽ አለቃ ወይም ከንቲባ ሆነ። ኤአናቱም በተለይ የሚታወቅበት «የአሞራዎች ጽላት» ስለሚባለው ቅርስ ነው። ይህ ትርዒት የኤአናቱም ድል በኡማ ንጉስ ኤናካሌ ላይ ለማስታወስ ተቀረጸ።"} {"id": "32599", "contents": "ጥድፈት ማለት የፍጥነትን መጨመር ወይም መቀነስ የሚገልፅ ሲሆን መለኪያውም ሜትር በሰከንድ ስኩዌር ነው። ጥድፈት በሳይንሳዊ ስሌት ፍጥነት በጊዜ ሲካፈል የሚገኝ ነው። (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "47689", "contents": "ሀርያና በስሜን የምትገኝ የሕንድ ክፍላገር ናት። በ1959 ዓም ከነባሩ ክፍላገር ምሥራቅ ፐንጃብ ተፈጠረ።"} {"id": "47779", "contents": "ምሥራቅ ጀርመን የቀድሞ ሀገር ምሥራቅ ጀርመናዊ ቋንቋዎች የዘመናዊ ጀርመን ምሥራቅ"} {"id": "47869", "contents": "V / v በላቲን አልፋቤት 22ኛው ፊደል ነው። የV መነሻ ከጎረቤቱ ከ «U» ነበር። ስለዚህ ከቅድመ-ሴማዊ ጽሕፈት «ዋው» ከደረሱት 5 ፊደላት (F, U, V, W, Y) አንድ ነው። በሮማይስጥ V አንድላይ ተነባቢውን «ው» ወይም አናባቢውን «ኡ» አመለከተ። እንዲሁም ከዘመናት በኋላ ተነባቢውን «ቭ» ድግሞ ለማመልከት ቻለ። ቅርጹም ከ«U» ጋር ይለዋወጥ ነበር። ከ1378 ዓም በታየ በአንድ አልፋቤት ለመጀመርያው ጊዜ «U» (/ኡ/) እና «V» (/ቭ/) እንደ ልዩ ልዩ ፊደላት ተቆጠሩ። በ1754 ዓም የፈረንሳይ አካደሚ በይፋ «U» እና «V» እንደ ልዩ ልዩ ፊደላት ይቆጥራቸው ጀመር። በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ V የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ።"} {"id": "47875", "contents": "ጀይን ኦስተን (እንግሊዝኛ፦ Jane Austin 1768-1809 ዓም) የእንግሊዝ ልብ ወለድ ጸሐፊ ነበረች። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "32629", "contents": "ዥዎሉ (ቻይንኛ፦ 涿鹿) የቻይና ከተማ ነው። በቻይና ልማዳዊ አፈ ታሪክ ዘንድ፣ ዥዎሉ በቻይና ጥንታዊው ንጉሥና ቅድማያት ኋንግ ዲ («ቢጫው ንጉሥ») ተመሠርቶ እንደ ዋና ከተማው አገለገለው። በተጨማሪ በዚህ አካባቢ በዥዎሉ ውግያ (2331 ዓክልበ. ግድም) ኋንግ ዲ ጠላቱን ቺ ዮውን ድል አደረገው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "47911", "contents": "ዘጠኝ በተራ አቆጣጠር ከስምንት የሚከተለው ቁጥር ነው። ምልክቱ ከግዕዝ እንደ ተወረሰ ፱ ነው፣ ይህም ከግሪክ አልፋቤት ፊደል ጤታ («θ») እንደ ተወሰደ ይታመናል። በብዙ ልሳናት የሚገኘው ምልክት 9 ከሕንዳዊ ቁጥር ምልክቶች ተደረጀ። እነዚህ ምልክቶች በአውሮፓ ከ968 እና 1550 ዓም መካከል እየተደረጁ ተቀባይነት አገኙ። ከዚያ አስቀድሞ በሮማውያን ቁጥር ምልክቶች የ«ዘጠኝ» ምልክት «IX» ነበር።"} {"id": "47935", "contents": "ኤላጋባሉስ (195 - 214 ዓም) ከ210 እስከ 214 ዓም ድረስ የሮሜ መንግሥት ቄሣር (አውግስጦስ) ነበር። በገሐድ ቡሽቲ የነበረ ቄሣር ሲሆን ከእርሱ በኋላ ከ214 እስከ 2001 ዓም ድረስ በገሐድ ቡሽቲ የሆነ መሪ አልተገኘም። በ209 ዓም የቆየው ቄሣር ካራካላ ተገደለ፣ አለቃው ማክሪኑስ ቄሣር ሆነ። የካራካላ አክስት ዩሊያ ማይሳ ግን ወደ ሶርያ ተስድዳ ይህን መንፈቅለ መንግሥት እጅግ ተቃውማ የልጅዋን ልጅ ኤላጋባሉስ ቄሣር እንዲሆን አመጽ አስነሣች። ብዙ ሥራዊቶች ከማክሪኑስ ወደ ኤላጋባሉስ ስለ ዞሩ የማክሪኑስ ስራዊት በ210 ዓም ተሸነፈና ያንጊዜ ኤላጋባሉስ እድሜው 14 ዓመታት ሲሆን የሮሜ መንግሥት ቄሣር ሆነ። በኤላጋባሉስ እምነት፣ እርሱ የፀሐይ ጣኦት ቄስና ትስብዕት ነበረ። ከሰማይ የተወረወረ አንድ ጥቁር በረቅ ከሶርያ ወደ ሮም አምጥቶ በሠረገላ ላይ እንደ ፀሐይ አምላክ አድርጎት በመንገዶች ይሠልፍ ነበር። በታሪክ ጸሐፍት ዘንድ ኤላጋባሉስ ቡሽቲ ሸርሙጣ ስለ ሆነ፣ የቤተ መንግሥቱን ግቢ እንደ ወንድ ሸርሙጣ ቤት አደረገው፣ ቄሣሩ እራሱ ተቀምጦ ለደንበኞች ይጮህ ነበር። በእርሱ አጸያፊ አግባብ ግን፣ አምላክ ስለ ሆነ እርሱ ከነዚህ «ደንበኞች» ክፍያውንም ሊቀበል ተገባ መሰለው። ከዚህ በላይ ለኤላጋባሉስ የሴት እቃ የሚሰጥ ሀኪም ቢኖር ኤላጋባሉስ ብዙ ሀብት ያቀርበው ነበር ተባለ። ስለዚህ እና ስለ ብዙ ተመሳሳይ ወሬዎች የሕዝብና በተለይ የሥራዊት ስሜት ከተማኝነት ይዞር ጀመር። ይህን አይታ የኤላጋባሉስ አያት ዩሊያ ማይሳ ሌላ የልጇን ልጅ ሰቬሩስ አሌክሳንደር መርጣ እርሱ የኤላጋባሉስ ወራሽ እንዲሆን አደረገች። ኤላጋባሉስ ይህን ስላልወደደ ሰቬሩስ እንዲታሥር አደረገ፣ ታሞ ሊሞት ነው ሲል አባበለ። ከዚያ ሁከት በሮሜ ወታደሮች ተነሣ፤ ሰቬሩስ እንዲታይ ጠየቁ። ኤላጋባሉስ ሰቬሩስን አሳያቸው። ሥራዊቱ ለሰቬሩስ ሆታ አነሡ፣ ለኤላጋባሉስ ግን ቸል አሉ። ኤላጋባሉስ ተናድዶ ሆታ ያነሡት ግለሠቦች እንዲገደሉ አዘዘ። ወዲያው ሥራዊቱ በጦር ጥቃት በቄሣሩ ላይ ጣሉና ቢሸሽም አገኝተውት ገደሉት። 18 ዓመታት ነበሩት። ሰቬሩስም አዲሱ ቄሣር ሆነ። ከዚህ በኋላ እስከ 2001 ዓም ድረስ በገሃድ ቡሽቲ የሆነ መሪ ባይኖርም፣ ሰዶማዊነታቸው በሰፊ የታወቀባቸው እንጂ በገሐድ ያላወሩት መሪዎች ኑረዋል፤ ለምሳሌ የቡልጋሪያ ንጉሥ ከ1901-1911 ዓም ፩ ፈርዲናንድ፣ የፕሩሲያ ንጉሥ ከ1732-1778 ዓም ፪ ፍሬደሪክ፣ የኢንግላንድ ንጉሥ ከ1299-1319 ዓም ፪ ኤድዋርድ ጥቂት ናቸው።"} {"id": "32695", "contents": "በጀት ማለት ለወደፊቱ የሚመጣን ገቢና ወጪ የሚተነብይ የንዋይ/ገንዘብ እቅድ ነው። በዚህ እቅድ ውስጥ ቁጠባ፣ ብድር እና ወጪ ይካተታሉ ። ግለሰቦች ወይንም ቢዝነሶች ገቢና ወጪያቸው ሲመረመር ከሞላ ጎደል ቋሚ ሆኖ ስለሚገኝ የበጀት ጥቅም ከዚህ ይመነጫል። ማለት፣ ቋሚ ገቢ ወጪ፣ ለወደፊት ይሚሆነን ለመተንበይ አመቺ ነው። ተንብዮ በበጀት መመራት ግለሰቦብ በገንዘባቸው/ንዋያቸው ላይ ሙሉ ቁጥጥር እንዲኖራቸው ያደርጋል። አላስፈላጊ ወጭወችን ለመለየት እና በአቅም መኖርን ለማወቅ ይረዳል። በመጀመሪያ ደረጃ ላለፉት ሁለት ወራት የነበረን የወጪ ዓይነቶች ማወቅ ያስፈልጋል። እማይታወቅ ከሆነ ከአሁኑ በመጀመር ለሁለት ወራት መመዝገብ መልካም ልማድ ነው። ለአንድ ወር እያንዳንዷን ወጪ ከላይ በተቀመጠው የበጀት ዓይነት መሰርት መመዝገብ ጥሩ ምክር ነው። የወር ደሞዝን ወይንም ሌላ አይነት ገቢን ለብቻው ማስላት፣ ሁለተኛው የበጀት አሰራር ደረጃ ነው። ከዚያ በኋላ፣ ወጪን ከገበሚ መቀነስና ውጤቱ ነጌቲቭ ከሆነ ያለ አቅም መኖርን ስለሚያመላክት ለወደፊት ይህ እንዳይሆን የወጪ ልማድን እንዴት ማስተካከል እንዳለብን ዘዴ መዘየድ። ውጤቱ ፖዚቲቭ ሆኖ ከተገኘ ግን ያለ ገቢ ከወጪ ስለሚበልጥ ተራፊውን ገንዘብ በየወሩ ወደ ሴቪንግ አካውንት ማስተላለፍ ጥሩ ተግባር ነው። በየወሩ በጀቱ መጻፍና መመርመር ይኖርበታል ማለት ነው። ለየጊዜው እንዲስማማ ተደርጎ መሻሻልና መታደስም ይኖርበታል። ወጭና ገቢ በሂደት በሚገባ ከታወቀ በኋላ የወደፊቱን ማቀድ ቀላል ይሆናል። ወጪን ለመቀነስ ወጭን በዝርዝር ጽፎ በዚያ ዝርዝር መሰረት መመራት ከአላስፈላጊ ወጪ ያድናል። የበጀት ዋናው ጥቅም አንድ ግለሰብ በራሱ ገቢና ወጪ ላይ ሙሉ ቁጥጥር እንዲኖረው ማስቻሉ ነው። ስለሆነም ግለሰቦች ዕዳ ውስጥ መግባት ሲጀምሩ በቶሎ እንዲያውቁ ይሆናሉ። ስለሆነም ችግሩ ከመባባሱ በፊት አስቀድመው እርምጃ ለመውሰድ ይችላሉ። አንድ ግለሰብ ዕዳ ውስጥ እየገባ መሆኑን መረዳት ሲጀመር መጀመሪያውኑ የዕዳውን አይነት መለየት አስፈላጊ ነው። ቅድሚያ ትኩረት አግኝተው መከፈል ያለባቸው እማይለወጡ ዕዳወች"} {"id": "32749", "contents": "ጉርጥ የእንቁራሪት አይነት ናት። ጉርጥ ከአውስትራሊያ እና አንታርቲካ በስተቀር በሁሉ ክፍለ አህጉር ትገኛለች። ጉርጦች፣ እንደማንኛውም እንቊራሪት፣ ቆዳቸው ሲሻክር፣ አፋቸው ውስጥ ደግሞ ጥርስ የላቸውም። እንቁራሪቶች፣ ጭንቀት ሲገጥማቸው፣ መርዝ ማመንጨት ይችላሉ። አምፊቢያንስ FED.us ድምጾች ቶልዌብ ቡፎንዴ"} {"id": "32839", "contents": "ጐብየ በድሮው የራያና ቆቦ አውራጃ የምትገኝ ከተማ ናት። አቀማመጧም በወልደያ - ቆቦ መንገድ ላይ ከአለሁዋ ወንዝ ማዶ ፣ ከወሎው ሸዋ ሮቢት ሳይደረስ ነው። ይሄውም ከአዲስ አበባ 335 ኪሎሜትር መሆኑ ነው። ጐብየ፣ የቃሉ ትርጉም፣ ኤሊ ማለት ነው። በ1960 ዓ.ም. የጐብየ መጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት 77 ወንድ ተማሪዎችና 21 ሴት ተማሪዎች፣ እንዲሁም 3 አስተማሪዎች ነበረው። ^ http://web.archive.org/web/20110529005212/http://130.238.24.99/library/resources/dossiers/local_history_of_ethiopia/g/ORTGIR05.pdf"} {"id": "33505", "contents": "ጥሊሊ ከቡሬመለጠፊያ:Dn በስተ ምራባዊ ሰሜን የሚገኝ ትንሽ ከተማ ነው። በ1960 ከተማው የቆላ ደጋ ዳሞት አውራጃ አካል የነበር ሲሆን በዚሁ ዘመን የከተማው አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት 260 ወንዶችና 55 ሴት ተማሪዎች እንዲሁም 6 አስተማሪዎች ነበሩት። http://wikimapia.org/#lat=10.8528735&lon=37.0200634&z=14&l=0&m=b&search=Tilili%20 ^ http://web.archive.org/web/20110529002339/http://130.238.24.99/library/resources/dossiers/local_history_of_ethiopia/t/ORTTES05.pdf"} {"id": "48373", "contents": "ቴሉጉኛ (తెలుగు /ቴሉጉ/) በደቡብ ሕንድ የሚነገር ቋንቋ ነው። የድራቪዲያን ቋንቋዎች ቤተሠብ አባል ነው። 74 ሚሊዮን ተናጋሪዎች ሲኖሩት ከሕንድ አገር 23 ይፋዊ ቋንቋዎች አንዱ ነው። wikt:Wiktionary:ድራቪዳውያን_ልሳናት_ሷዴሽ የቴሉጉኛ ውክፔዲያ አለ! (ይህ ቋንቋ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "44359", "contents": "ቃረህ ኻዎሰሬ ግብጽን በ፪ኛው ጨለማ ዘመን (14ኛው ሥርወ መንግሥት) ምናልባት ከ1801 እስከ 1791 ዓክልበ. ግድም ድረስ የገዛ ፈርዖን ነበረ። የግብጽ ታሪክ ሊቅ ኪም ራይሆልት ከሥነ ቅርስ እንደሚያስረዳው፣ ከያዓሙ ቀጥሎ ቃረህ በአባይ ወንዝ አፍ ዙሪያ ለጤቤስ ፈርዖኖች ተገዥ ሆኖ ነገሠ። ሕዝቡ ከከነዓን የደረሱ ሴማዊ እረኞችና ነጋዴዎች ነበሩ። አያሌ (30 ያህል) የ«ቃረህ» ወይም የ«ኻዎሰሬ» ጢንዚዞች በዚያ ወቅት በዙሪያው እንደ ገዛ ይገልጻሉ፤ እነዚህም ስያሜዎች አብረው ባይታዩም ለአንዱ ፈርዖን መሆናቸው ይታስባል። ከነዚህ ቅርሶች አንዱ የጢንዚዛ ዕንቁ በኢያሪኮ በከነዓን ተገኝቷል። ሆኖም በአንዳንድ ሊቃውንት አስተሳሰብ ዘንድ፣ ቃረህ በኋላ በ15ኛው ሥርወ መንግሥት (ሂክሶስ) ወይም በ16ኛው ሥርወ መንግሥት ውስጥ ነበር የነገሠ። ^ Kim Ryholt, 1997, The Political Situation in Egypt During the Second Intermediate Period p. 199"} {"id": "48817", "contents": "ሪችመንድ በሰሜን አሜሪካ፣ ቨርጂኒያ ስቴት ውስጥ የሚገኝ ከተማ ሲሆን፣ የቪርጂኒያ መቀመጫ ከተማ ነው። ሪችመንድ በአሁኑ ወቅት ከ 204,214 በላይ ህዝብ ይኖርበታል።"} {"id": "48823", "contents": ""} {"id": "4372", "contents": "1 January 1984 - 10 September 1984 እ.ኤ.ኣ. = 1976 ዓ.ም. 11 September 1984 - 31 December 1984 እ.ኤ.ኣ. = 1977 ዓ.ም."} {"id": "4402", "contents": "1 January 1967 - 11 September 1967 እ.ኤ.ኣ. = 1959 ዓ.ም. 12 September 1967 - 31 December 1967 እ.ኤ.ኣ. = 1960 ዓ.ም."} {"id": "38611", "contents": "አዋሽ ፈንታሌ በአፋር ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "38617", "contents": "እዋ (ወረዳ) በአፋር ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "4450", "contents": "1 January 1937 - 10 September 1937 እ.ኤ.ኣ. = 1929 ዓ.ም. 11 September 1937 - 31 December 1937 እ.ኤ.ኣ. = 1930 ዓ.ም."} {"id": "49015", "contents": "አንኮር ዋት በአንኮር፣ ካምቦዲያ በ1140 ዓም ግድም የተጨረሰ ዝነኛ ሥነ ሕንጻ ነው። በመጀመርያ የሂንዱ ሃይማኖት ጣኦት የቪሽኑ ቤተ መቅደስ ነበረ። ሕንጻው ከ1200 ዓም በፊት ግን የቡዲስም ገዳም ሆነ። ፍርስራሹ እስካሁንም ድረስ በአንኮር ከተማ ሊታይ ይችላል። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "44473", "contents": "ሰኸምሬኹታዊ ኻውባው ላይኛ ግብጽ በ2ኛው ጨለማ ዘመን (13ኛው ሥርወ መንግሥት) ከ1783 እስከ 1781 ዓክልበ. ግድም ድረስ የገዛ ፈርዖን ነበረ። የሆር አዊብሬ ተከታይ ነበረ። ስሙ በቶሪኖ ቀኖና ነገሥታት ዝርዝር ላይ የለም። ሆኖም ከሥነ ቅርስ ረገድ ፈርዖንነቱ እርግጥኛ ነው። ስሙ ከቶሪኖ ዝርዝር ጠፍቶ የሆር አዊብሬ ተከታይና ልጅ እንደ ነበር ይታስባል፤ ስሙም ከሆር አዊብሬ ስም አጠገብ በአንዱ ምሰሶ ላይ ስላለ ነው። የኻውባው ተከታይ ጀድኸፐረው ምናልባት ውንድሙ ነበር። K.S.B. Ryholt: The Political Situation in Egypt during the Second Intermediate Period, c. 1800 – 1550 BC, Carsten Niebuhr Institute Publications, vol. 20. Copenhagen: Museum Tusculanum Press, 1997 (እንግሊዝኛ)"} {"id": "44479", "contents": "ሰጀፋካሬ ካይ ፮ አመነምሃት ላይኛ ግብጽ በ2ኛው ጨለማ ዘመን (13ኛው ሥርወ መንግሥት) ከ1781 እስከ 1776 ዓክልበ. ግድም ድረስ የገዛ ፈርዖን ነበረ። የጀድኸፐረው ተከታይ ነበረ። ስሙ በቶሪኖ ቀኖና ነገሥታት ዝርዝር ላይ ይገኛል። እንዲሁም ከሥነ ቅርስ ረገድ ፈርዖንነቱ እርግጥኛ ነው። በመምኅር ኪም ራይሆልት አስተሳሰብ፣ ተከታዩ ኹታዊሬ ወጋፍ ነበረ። K.S.B. Ryholt: The Political Situation in Egypt during the Second Intermediate Period, c. 1800 – 1550 BC, Carsten Niebuhr Institute Publications, vol. 20. Copenhagen: Museum Tusculanum Press, 1997 (እንግሊዝኛ)"} {"id": "4576", "contents": "1 January 1873 - 9 September 1873 እ.ኤ.ኣ. = 1865 ዓ.ም. 10 September 1873 - 31 December 1873 እ.ኤ.ኣ. = 1866 ዓ.ም."} {"id": "4582", "contents": "1 January 1870 - 9 September 1870 እ.ኤ.ኣ. = 1862 ዓ.ም. 10 September 1870 - 31 December 1870 እ.ኤ.ኣ. = 1863 ዓ.ም."} {"id": "45007", "contents": "Horace (ሮማይስጥ፦ Quintus Horatius Flaccus //) ከ65 ዓክልበ. እስከ 8 ዓክልበ. ድረስ የኖረ የጥንቱ ሮሜ ባለቅኔና ደራሲ ነበር። በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ Quintus Horatius Flaccus የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ።"} {"id": "44497", "contents": "ሲን-ኢዲናም ከ1760 እስከ 1753 ዓክልበ. ድረስ (ኡልትራ አጭር) የላርሳ 5ኛ ንጉሥ ነበረ። የኑር-አዳድ ልጅና ተከታይ ነበር። ሲን-ኢዲናም በመጀመርያው ዓመት ምናልባት ከአባቱ ኑር-አዳድ ጋራ የጋርዮሽ ንጉሥ እንደ ነበር ይመስላል። ለዘመኑ ፯ ዓመታት ሁላቸው የዓመት ስሞች ታውቀዋል። እነርሱም፦ 1760 ዓክልበ. ግ. - «ሲን-ኢዲናም ንጉሥ የሆነበት ዓመት» 1759 ዓክልበ. ግ. - «ጤግሮስ ወንዝ የተቆፈረበት ዓመት» 1758 ዓክልበ. ግ. - «ቤተ መቅደስ የተመሠረተበት ዓመት» 1757 ዓክልበ. ግ. - «የባቢሎን ሥራዊት በመሣሪያዎች የተመታበት ዓመት» 1756 ዓክልበ. ግ. - «(ሲን-ኢዲናም) ኢብራትና ማልጊዩምና ሌሎች ከተሞች የያዘበት ዓመት» / «ማልጊዩም በመሣርያዎች የተመታበት ዓመት» 1755 ዓክልበ. ግ. - «የኤሽኑና ምድር የጠፋበት ዓመት» 1754 ዓክልበ. ግ. - «የማሽካን-ሻፒር ታላቅ ከተማ ግድግዳ የተሠራበት ዓመት» 1753 ዓክልበ. ግ. - «ሲን-ኤሪባም ንጉሥ የሆነበት አመት» በሲን-ኢዲናም መጨረሻ ዓመት ኒፑር (የሱመርና የአካድ ዋና ከተማ) ከኢሲን ወደ ላርሳ ግዛት እንደ ተመለሰ ይታወቃል። የሲን-ኢዲናም ተከታይ ሲን-ኤሪባም ነበረ። የሲን-ኤሪባም አባት ስም አይታወቅም። ሲን-ኢዲናም እንደ ጽድቅ ንጉሥ ተቆጠረ፤ ከመሞቱም በኋላ እስከ ሪም-ሲን ዘመን (1734-1675 ዓክልበ.) እንደ አምላክ ተቆጠረ። የሲን-ኢዲናም ዓመት ስሞች የላርሳ ንገሥታት (እንግሊዝኛ)"} {"id": "45097", "contents": "ፕዌርቶ ሪኮ በካሪቢያን ባህር የሚገኝ የአሜሪካ ደሴት ግዛት ነው። የደሴቱ ዱሮ ኗሪ ስም «ቦሪንኰን» እስካሁን ከ«ፕዌርቶ ሪኮ» ጋራ አንድላይ ይሰማል። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "44563", "contents": "የማሊ እግር ኳስ ፌዴሬሽን (ፈረንሣይኛ፦ Fédération Malienne de Football) የማሊ እግር ኳስ አስተዳዳሪ አካል ነው። ፌዴሬሽኑ የማሊ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድንንና የተለያዩ ብሔራዊ ውድድሮችን ያዘጋጃል። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "38719", "contents": "ጃቢ ጠህናን በአማራ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "5266", "contents": "1 January 1530 - 7 September 1530 እ.ኤ.ኣ. = 1522 ዓ.ም. 8 September 1530 - 31 December 1530 እ.ኤ.ኣ. = 1523 ዓ.ም."} {"id": "5272", "contents": "1 January 1527 - 8 September 1527 እ.ኤ.ኣ. = 1519 ዓ.ም. 9 September 1527 - 31 December 1527 እ.ኤ.ኣ. = 1520 ዓ.ም."} {"id": "5278", "contents": "1 January 1524 - 7 September 1524 እ.ኤ.ኣ. = 1516 ዓ.ም. 8 September 1524 - 31 December 1524 እ.ኤ.ኣ. = 1517 ዓ.ም."} {"id": "5398", "contents": "1 January 1466 - 6 September 1466 እ.ኤ.ኣ. = 1458 ዓ.ም. 7 September 1466 - 31 December 1466 እ.ኤ.ኣ. = 1459 ዓ.ም."} {"id": "38767", "contents": "ሽርኮሌ በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "38779", "contents": "ያሶ በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "38791", "contents": "ሂዳቡ አቦቴ በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው። {{አቀማመጥ |align=center ሂዳቡ አቦቴ በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "38797", "contents": "{{አቀማመጥ |align=center ሊበን, ኦሮሚያ (ወረዳ) በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "49489", "contents": "አፐር-አናቲ በጥንታዊ ግብጽ በ2ኛው ጨለማ ዘመን የ15ኛው ሥርወ መንግሥት (ሂክሶስ) ፈርዖን ነበር። ስሙ ወይም ሕልውናው በአንድ ቅርስ ብቻ ተገኘ፤ ይህም «ሂክሶስ (ሄቃ-ኻሱት) አፐር-አናቲ» በሚል ጥንዚዛ ምልክት ላይ ነው። ከመጀመርያ ሦስቱ የሂክሶስ ፈርዖኖች አንዱ እንደ ሆነ ይታሥባል፣ የትኛው እንደ ሆነ ግን እርግጥኛ አይደለም። በማኔቶን ልማድ እንደ ተገለጸ፣ የሂክሶስ ሁለተኛ ንጉሥ «ብኖን» ወይም «ባዮን» ይባላል፣ ለ44፣ 40፣ ወይም በአንድ ምንጭ ለ4 ዓመታት ገዛ። እነዚህ ስሞች በዘመናት ላይ ከግብጽኛ በቅብጥኛ፣ ግሪክኛና በሌሎች ልሳናት በኩል በመተረጎማቸው ቢዛቡም፣ ይህ ሁለተኛ ሂክሶስ አለቃ «ብኖን» እና «አፐር-አናቲ» አንድ ሊሆኑ ይቻላል። ስለዚህ በግምት ዘመኑ ምናልባት 1642-1638 ዓክልበ. ያህል ሊገኝ ይቻላል። K.S.B. Ryholt: The Political Situation in Egypt during the Second Intermediate Period, c. 1800 – 1550 BC, Carsten Niebuhr Institute Publications, vol. 20. Copenhagen: Museum Tusculanum Press, 1997 (እንግሊዝኛ)"} {"id": "49513", "contents": "በቢአንኽ ሱሰሬ በላይኛ ግብጽ በ2ኛው ጨለማ ዘመን (16ኛው ሥርወ መንግሥት) ምናልባት 1612-1600 ዓክልበ. አካባቢ የገዛ ፈርዖን ነበረ። ስሙ «በቢአንኽ ሱሰሬ» በአንዳንድ ቅርስና ጽላት ይታወቃል። በቶሪኖ ቀኖና ዝርዝር፣ «ሱሰሬ» ለ12 ዓመታት ገዛ።"} {"id": "35071", "contents": "ኆኅተ ወይ የ አመክንዮ ኆኅት አይነት ሲሆን ውጤቱ እውነት (1) እሚሆነው ከሁለቱ ግቤቱ አንዱ ብቻና ብቻ እውነት (1) ሲሆን ነው። በሌላ አነጋገር ሁለቱም ግቤቶቹ አንድ አይነት ከሆኑ ውጤቱ ምንጊዜም ውሸት (0) ነው ማለት ነው። ለምሳሌ ወይ አለሚቱ ዋሽታለች ወይ ማሞ ዋሽቷል። ይህ አረፍተ ነገር እውነት እሚሆነው ከሁለቱ ሰዎች አንዳቸው ብቻና ብቻ ዋሽተው ሲገኙ ነው። ሁለቱም እውነት ተናግረው ከነበር ወይንም ሁለቱም ዋሽተው ከነበር አጠቃላይ አረፍተ ነገሩ ስህተት (ውሸት) ይሆናል ማለት ነው። ይህን ጉዳይ በኤሌክትሪክ ቮልት መስሎ የሚያሰላ የኤሌክትሪክ አካል ኆኅተ ወይ ይባላል።"} {"id": "35107", "contents": "ሽማግሌው የየካቲት ጊዮርጊስ ዕለት ታቦቱን ለማንገሥ፤ ሳይረፍድባቸው አቡሽን አስከትለው ወደጎረቤት አገር ይገሰግሳሉ። ታዲያ ዳገቱን ወጥተው ወደመረመሩ ሲያዘቀዝቁ እረኛ ልጃቸው ከቤት አንስቶ እየሮጠ ይከተላቸው ኖሮ፤ ትንፋሹ መለስ ሲልለት «አባባ! አባባ! ዶባን ሌባ ወሰደው» ይላቸዋል። በድንጋጤ ላብ የተዘፈቁት ሽማግሌ፤እግራቸው ከድቷቸው እተፈነገሉበት እንደተገሸሩ፤ «አዪ! የየለጡ ጊዮርጊስ እንደው የዛሬን ብለህ ዶባን ያስመለስክልኝ እንደሁ በሬ አገባልሃለሁ» ብለው ሲሳሉ ያዳመጣቸው አቡሽ፤ «አባዬ! ያለን በሬ አንድ ዶባ፤ እሱኑ ለጊዮርጊስ ካገባነው ለምኑ ነው!» ቢላቸው «ዝም በል! ዝም በል! በሬው ይገኝ እንጂ ማን ይሰጠዋል ብለህ ነው።» አሉት ይባላል።"} {"id": "6472", "contents": "1 January 934 - 2 September 934 እ.ኤ.ኣ. = 926 ዓ.ም. 3 September 934 - 31 December 934 እ.ኤ.ኣ. = 927 ዓ.ም."} {"id": "35137", "contents": "አር ኤን ኤ ( RNA ) እንደ ዲ ኤን ኤ ( DNA ) ከኒክሉኢክ አሲድ ( Nucleic acid ) የተሠራ ነው። እንደ ዲ ኤን ኤ አራት ቤዝ (base) አለው። እነሱም አዴናዪን ( A, adenine) ፤ ዩራሲል ( U, uracil ) ( ዲ ኤን ኤ ግን በዩራሲል ፋንታ ታያሚን ( T, thymine ) ነው ያለው) ጓኒን ( G, guanine ) እና ሳይቶሲን ( C, Cytosine )። ኑክሌይክ አሲዶች ደግሞ ሶስት መሰረታዊ አካላቶች አላቸው። ቤዝ፡ ሱካሩ ( sugar group ) እና ፎስፌት ግሩፑ ( the phosphate group ) ናቸው። አር ኤን ኤን ከዲ ኤን ኤ የሚለየዉ ሌላው ነገር የአር ኤን ኤ ስኳር ሁለተኛ ካርቦን ሀይድሮክሲል ( hydroxyl group (-OH )) ሲኖረው ዲ ኤን ኤ ግን ያለው ኤች ( H ) ብቻ ነው። ይህም አር ኤን ኤን በጣም ተለካካፊ ( reactive ) አድርጎታል።"} {"id": "38857", "contents": "ተልተል (ወረዳ) በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው። {{አቀማመጥ |align=center ተልተል (ወረዳ) በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "49585", "contents": "ቶኒ ኦርላንዶ ኤንድ ዳውን (Tony Orlando and Dawn) በተለይ በአሜሪካ አገር በ1970ዎቹ እ.ኤ.አ. (1970-1977 እ.ኤ.አ. ወይም 1962-1970 ዓ.ም.) ዘመናዊ የሆነ ዘፋኝ ሙዚቃ ቡድን ነበሩ። መሪው ዘፋኝ ቶኒ ኦርላንዶ ቡድኑን ከዘፋኞች ቴልማ ሆፕኪንዝ እና ጆይስ ቪንሰንት-ዊልያምዝ ጋራ በ1970 እ.ኤ.አ. ሠራው። በተለይ የታወቁት በ1973 እ.ኤ.አ. ስለ ቀረጹት ዘፈን «ታይ አ ዬሎው ሪበን ራውንድ ዘ ኦል ኦክ ትሪ» («በጥንታዊው በሉጥ ዛፍ ዙሪያ ቢጫ ጥብጣብ እሰሪ» ነበረ። የቬትናም ጦርነት ዘመቻ ከዚያ ትንሽ በፊት ተጨርሶ አሁን ሰላም እየሆነ፣ ለመላው ዓለም ተወዳጅ ዜማ ሆነ። ከዚህ ስኬት ተነስቶ ቡድኑም ከሰኔ ወር 1966 ዓም (1974 እ.ኤ.አ.) ጀምሮ የራሱን ቴሌቪዥን ትርዒት ነበረው፣ ይህም እስከ ታህሳስ ወር 1969 ዓም (1976 እ.ኤ.አ.) ይታይ ነበር። ከዚያም በኋላ እስካሁን ድረስ ሦስቱ ዘፋኞች ከጊዜ ወደ ጊዜ ዘፈኖችን እንደገና ለማጫወት ተባብረዋል።"} {"id": "49597", "contents": "ሽሪ ጃየዋርደነፑራ ኮቴ ወይም ባጭሩ ኮቴ የሽሪ ላንካ ይፋዊ ዋና ከተማ ነው። ኮሎምቦ እስከ 1970 ዓ.ም. ድረስ የአገሩ መቀመጫ ነበር። በ1970 የመንግሥት አስተዳደር ወደ ጎረቤቱ ከተማ ወደ ኮቴ ቢዛወርም ኮሎምቦ እስካሁን በተግባር 'የንግድ ዋና ከተማ' ይባላል።"} {"id": "38887", "contents": "አጋርፋ (ወረዳ) በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው። {{አቀማመጥ |align=center አጋርፋ (ወረዳ) በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "38893", "contents": "ኦዶ ሻኪሶ በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው። {{አቀማመጥ |align=center ኦዶ ሻኪሶ በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "38899", "contents": "ዋልማራ በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው። {{አቀማመጥ |align=center ዋልማራ በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "38905", "contents": "ያዩ (ወረዳ) በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው። {{አቀማመጥ |align=center ያዩ (ወረዳ) በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "6940", "contents": "1 January 704 - 1 September 704 እ.ኤ.ኣ. = 696 ዓ.ም. 2 September 704 - 31 December 704 እ.ኤ.ኣ. = 697 ዓ.ም."} {"id": "6946", "contents": "1 January 701 - 1 September 701 እ.ኤ.ኣ. = 693 ዓ.ም. 2 September 701 - 31 December 701 እ.ኤ.ኣ. = 694 ዓ.ም."} {"id": "38917", "contents": "ዳሪሙ በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው። {{አቀማመጥ |align=center ዳሪሙ በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "38923", "contents": "ዴዶ በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው። {{አቀማመጥ |align=center ዴዶ በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "49741", "contents": "ሻሩሔን (ዕብራይስጥ /ሻሩኸን/፣ ግብጽኛ /ሻርኻን/) በከነዓን ደቡብ በጋዛ አካባቢ የነበረ ከተማ ነው። በመጽሐፈ ኢያሱ ወልደ ነዌ 19:6 መሠረት ለነገደ ስምዖን ከተሠጡት ቦታዎች መካከል አንዱ ነበር። በ1548 ዓክልበ. ግድም የግብጽ ደቡብ ፈርዖን 1 አሕሞስ አሸንፎ ሂክሶስ የተባሉት አሞራውያን ወገን ከግብጽ ሸሽተው ሻሩሔንን ያዙ። 1 አሕሞስ ግን በሥራዊቱ ሻሩሔንን ለ6 ዓመታት ከብቦ፣ በመጨረሻ በ1542 ዓክልበ. አምባው ለግብጽ ወደቀ። ዘመቻው በጦር አለቃው አሕሞስ ወልደ አባና ጽሑፍ ይገለጻል። የሻሩሔን ሥፍራ በእርግጥ ባይታወቅም፣ በጋዛ አካባቢ ሦስት ልዩ ልዩ ዘመናዊ ሥነ ቅርስ ሥፍራዎች ይግባኝ ጥለዋል።"} {"id": "38947", "contents": "ጊምቢቹ በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው። {{አቀማመጥ |align=center ጊምቢቹ በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "38953", "contents": "ግንደ በረት በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ ሸዋ ዞን የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "12082", "contents": "የቻይና ሕዝባዊ ሬፑብሊክ (ቻይነኛ፦ 中華人民共和国 /ጆንግኋ ሬንሚን ጎንግሄጐ/)በእስያ ውስጥ የሚገኝ አገር ነው። ዋና ከተማው ቤጂንግ ነው። በአገሪቱ ውስጥ 1.404ቢሊዮን ሕዝብ ይኖራል። ይህም ከሁሉም አገራት በላይ ነው። ደግሞ ይዩ፦ ቻይና (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "50965", "contents": "ማርጯ በዘማነ መንግሥታት የወላይታ ህዝብ ይጠቀምበት የነበረው የመገበያያ ገንዘብ ነው። ይህ ገንዘብ ከብረት የተሰራ እንደሆነ ጸሐፍት ያረጋግጣሉ። ገንዘቡ የ፲፰ ኢንች ያህል ርዝመት አለው። ዋጋውም ፲፰ ማሪያ ትሬዛ ወይም 0.50 የአሜርካ ዶላር ጋር እኩል ነው። ስቲገድ(፲፰፻፸፯ - ፲፱፻፲፱) እንደጻፈው ከሆነ ወላይታ ጥጥ እና የጥጥ ውጤቶችን በመጠቀም በኢትዮጵያ ቀዳሚ መንግሥት ነው። ለወላይታ ግን እነዚህ የጥጥ ውጤቶች ከልብስነት ያለፈ ጥቅም ነበረው። እንደምሳሌ ሻሏ እና ካሬታ ሲና ቢወሰድ፣ በወላይታ የመንግሥታት ታሪክ እንደየአቀማመጣቸው ለበርካታ ምዕተ ዓመታት እንደ ገንዘብ አገልግሎት ላይ ውለዋል። ከካሬታ ሲና ቀጥሎ ወላይታ ወደ ከፍተኛ የተክኖሎጂ እደገት ላይ ደረሱ፤ ከዛም ብረት አቂልጦ የተሻሻለና ዘመናዊ ገንዘባቸውን ጥቅም ላይ አዋሉ። ይህኛው ገንዘብ ስሙ ማርጯ ይባላል። ወላይታ ህዝብ በዳግማዊ ዐፄ ሚኒልክ እና አባ ጅፋር ጦር ከተደረገ እልህ አሰጨራሽ ጦርነት በኋላ ወደ ኢትዮጵያ መንግሥት እስከተቀላቀበት ደረስ ማርጯን እንደ ገንዘብ ይጠቀምበት ነበር። ምንጮች እንደምጠቁሙት ከሆነ በዳግማዊ ዐፄ ሚኒልክ ግፊት ኢትዮጵያን ከመቀላቀላቸው በፊት ሐድያ፣ ሲዳማ፣ ዳውሮ፣ ጋሞ፣ ጎፋ እና ከምባታ የወላይታን ማርጯ እንደመገበያያ ይጠቅሙበት ነበር። ወላይታ የራሱን ገንዘብ በመጠቀም በምሥራቅ አፍሪቃ ብቸኛ ጎሳ ነው። ማርጯ ተክለ ሐይማኖት በወላይታ ይሰብክ በነበረበት እስከ ካዎ ሞቶሎሚ ዘመነ መንግሥት ጊዜም ማለትም እስከ ፲፪፻፸ ድረስ እንደነበር ጸሐፍት ያረጋግጣሉ። ^ Argaw Yimam, Ass."} {"id": "50977", "contents": "ለውረን አሽሊ ዳይጎል (ላቲን፡ Lauren Ashley Daigle) (የተወለዱት እ.ኤ.አ መስከረም 9፣ 1991 ዓ.ም ነው) የአሜሪካ ዘመናዊ የክርስቲያን ሙዚቃ ዘማሪና እና የዜማ ደራሲ ናቸው። ወደ ሴንትሪሲቲ ሙዚቃ ከተሰየሙ በኋላ \"ኻው ከን ኢት ብ\" የተባለውን የመጀመሪያ አልበማቸውን እ.ኤ.አ በ2015 አወጡ። መዝሙሩም በቢልቦርድ ከፍተኛ የክርስቲያን አልበሞች ገበታ ላይ ቁጥር 1 ሆኗል፣ በአር.አይ.ኤ.ኤ(RIAA) ፕላቲነም የምስክር ወረቀት ያስገኘ ሲሆን ክርስቲያናዊ ኤርፕለይ ቢልቦርድ ገበታ ላይ የመጀመሪያ የሆኑትን ሌሎች ነጠላ ዜማዎችንም አፍርቷል፤ እነርሱም ፌርስት፣ ትረስት ኢን ዩ እና ኦ ሎርድ ናቸው። የዳይጎል ሦስተኛው የስቱዲዮ አልበም የሆነው “ሉክ አፕ” በመስከረም ወር 2018 ተለቋል። ይህም “ዩ ሰይ” በሚለው ነጠላ ዜማ የፖፕ ክሮስ-ኦቨር ስኬት አመጣና በቢልቦርዱ 200 ዝርዝር ውስጥ ሦስተኛ ሊሆን ቻለ። በተጨማሪም ከ 20 ዓመት በላይ ሴቶች ምድብ በብዛት የተሸጠ የክርስቲያን አልበም የተባለ ሲሆን በመጀመሪያዎቹ ሳምንታት ወደ 115 ሺህ የሚጠጋ ጊዜ በመሸጥ በብዛት የተሸጠ የክርስቲያን አልበም ለመሆንም በቅቷል። የአልበሙ መሪ ነጠላ ዜማ የሆነው \"ዩ ሰይ\" በብዛት የተሸጠ በሚል በቢልቦርድ 100 ስር 29ኛ ደረጃ የያዘ ሲሆን ለ101 ሳምንታት በቢልቦርድ \"ሆት ክርስቲያን ሶንግ\" ቻርት ላይ አንደኛነቱን አስጠብቋል። አልበሙና ነጠላ ዜማው ዳይጎልን ለግራሚ አዋርድስ አብቅቷቸዋል። ዳይጎል የተወለዱት በሌክ ቻርልስ ሉዊዚያና ውስጥ ሲሆን እድገታቸው ደግሞ የሉዊዚያና ግዛት ላፋዬቴ ነው። በአካባቢያቸው ዚዴኮ ፣ ብሉዝ እና ካጁን ሙዚቃ ተጽዕኖ አድርጎባቸዋል። ሁለ ከመዘመራቸው የተነሳ እናታቸው የሙዚቃ ሳጥን ይሏቸው ነበር። ^ \"Getting to Know Lauren Daigle – KGEB\" (በen-US)."} {"id": "50989", "contents": "ዓመተ ምሕረት ከኢየሱስ ክርስቶስ ወደዚህ አለም መምጣት ጋር ተያይዞ በአብዘኛው ክርስቲያናዊ ማሕበረሰብ ዘንድ ለዘመን መግለጫነት ወይም መጠሪያነት የሚሰጥ ስያሜ ነው። በመካከለኛው ዘመን ላቲንኛ ዐኖ ዶምኒ (AD) ተብሎ የሚጠራ ሲሆን ትርጓሜው ዘመነ ጌታ ወይም የጌታችን ዘመን የሚል ነው፤ ይህም የተወሰደው \"ዐኒ ዶምኒ ኖስትሪ ጄሱ ክርስቲ\" (በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ዘመን) ከተሰኘ ላቲን ኃይለ ቃል ነው። በኢትዮጵያም ለዚሁ በቀረበ መልኩ ዓመተ ምሕረት በመባል ተተርጉሟል። አንዳንድ ጊዜ ሰኩለር ለማድረግ ስፈልጉ የተለያዩ ፀሐፍት ከ፲፯ኛው መቶ ክፍለ ዘመን መባቻ ጀምሮ የጋራ ዘመን ወይም ኮሜን ኢራ(ሲ.ኢ) በማለት የመጻፍ የጀመሩ ቢሆንም እንደምክንያትነት የሚወሰደው ነገር የኢየሱስ ክርስቶስ ወደ ምድር መምጣት እንድሆነ ይታምናል። ^ \"Online Etymology Dictionary\". ^ \"Common Era - definition of Common Era, BCE CE, BuzzWord from Macmillan Dictionary.\" (በen)."} {"id": "15160", "contents": "ለእግዜር የተቀናቀነ ጽድቅ ለንጉስ የተቀናቀነ ወርቅ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ለንጉስና ለእግዚአብሔር አብራችሁ ተናገሩ ይመስላል የመልዕክቱ ይዘት።"} {"id": "15166", "contents": "ለጥርጣሬ ምንጣሬ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "15172", "contents": "ጭሰኞች መሬት ካገኙ ጉዳት ያመጣሉ ይመስላል አባባሉ።"} {"id": "12382", "contents": "ሊዮናርዶ ዲ ሰር ፔሮ ዳቬንቺ (አፕሪል 15, 1452 - ሜይ 2, 1519 እ.ኤ.አ.)፣ የጣልያን ዜግነት ያለው ሰዓሊ፣ ቀራጺ፣ የፕላን ነዳፊ፣ ሙዚቀኛ፣ ተመራማሪ፣ የሂሳብ ሰው፣ ኢንጅነር፣ የመሬት ጥናት ተመራማሪ፣ የእንስሣት ጥናት ተመራማሪ እና ጸሃፊ ነበር። ሊዮናርዶ የእንደገና መወለድ የጥበብ ሰው ተደርጎ ይወሰዳል። የምድራችን የምንግዜም ምርጥ ሰአሊዎች ከሚባሉት አንዱም ነው። እንደ ሄለን ጋርድነር ገለጻ ሰአሊው ካለው ጥልቅ የማመዛዘን ችሎታና ፍላጎት ልዩ ስጦታ ከተቸራቸው የአለማችን ጥቂት ሰዎች አንዱ ነው። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "12388", "contents": "የአዋሽ በሔራዊ ፓርክ በደቡብ የኢትዮጵያ ክፍል የሚገኝ ሲሆን ከመዲናይቱ አዲስ አበባ በምስራቅ 225 ኪ.ሜ ርቀት ላይ ይገኛል። ፓርኩ በደቡብ ከአዋሽ ወንዝ ጋር ሲዋሰን ፓርኩ ባጠቃላይ 756 ስኬ.ኪ.ሜ ይሸፍናል። ፓርኩ በ1958 አ.ም ተመስርቷል። በፓርኩ ውስጥ ከ350 በላይ ዝርያ ያላቸው ዓእዋፋት ሲኖሩ የተለያዩ አይነት የዱር እንሣትም መገኛ ነው። ፓርክ በአፋር ክልል ደቡባዊ ክፍል አዋሽ ስንት ኪሎ አከባቢ የሚገኝ ነዉ።"} {"id": "12394", "contents": "የብርሃን አመት ብርሃን በሰከንድ እስከ 300,000 ኪ.ሜ. እየተጓዘ በአንድ አመት የሚጨርሰው ርቀት ነው። ብዙ ጊዜ ይህ ርቀት በጣም ትልቅ ከመሆኑ የተነሳ በጠፈር ውስጥ ያሉ ርቀቶችን ለመለካት እንጠቀምበታለን። (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "15256", "contents": "ልጅና እሳት ባለቤቱ ያጠፋዋል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "13828", "contents": "ተረት ሆኖ ቀረ በታምራት ሞላ በ፲፱፻፺፯ ዓ.ም. የወጣ የሙዚቃ አልበም ነው። ብሔራዊ ቢብሎግራፊ (መዝገበ ቀረፀ ድምፅ ወምስል)፤ ሰኔ ፲፱፻፺፰ ዓ.ም."} {"id": "16390", "contents": "ሾተልን ወደ አፎት ቁጣን ወደ ትእግስት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሾተልን ወደ ሰገባህ ቁጣህን ወደ ትእግስት"} {"id": "15280", "contents": "ሎሚና ትርንጎ ሞልቶ ባገር እንቧይ ያሸታል አወይ የድሀ ነገር የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "15286", "contents": "ላላየ ልጅ ዳቦ ፍሪዳው የአማርኛ ምሳሌ ነው። አባይን ያላየ ምንጭ ያመሰግናል"} {"id": "51139", "contents": "ጀዋር መሀመድ ( Oromo: Jawaar mahaammad; የተወለዱት እ.ኤ.አ. ግንቦት 12 ቀን 1986 ነው) ኦሮሞ - አሜሪካዊ የፖለቲካ ተንታኝ እና አክቲቪስት ናቸው። ከኦሮሚያ ሚዲያ ኔትወርክ (OMN) መሥራቾች ዉስጥ አንዱ የሆኑት ጃዋር የ2016ቱን የኢትዮጵያ የተቃውሞ ሰልፎችን ግንባር ቀደም አስተባባሪ ሲሆኑ ወደ አገር ሲመለሱ እ.ኤ.አ. ነሐሴ 5 ቀን 2018 ከባድ አቀባበል ተደርጎላቸዋል። እና ለዓለም አቀፍ የኦሮሞ ወጣቶች ማህበር (ብሔራዊ የወጣቶች ንቅናቄ ለነፃነትና ለዴሞክራሲ) ፣ በተለምዶ ቄሮ (“ወጣቶች”) በመባል ለሚታወቀው ቁልፍ የእውቀት ተነሳሽነት ሁነዋል ፡ ጃዋር በስደት በሚኒሶታ የመብት ተሟጋች በኢትዮጵያ ውስጥ ትልቅ የፖለቲካ ለውጥ እንዲመጣ አስተዋፅዖ አድርገዋል ፡፡ ቄሮን በማደራጀት የበፊቱ መንግስት እንዲወገድ በማድረግ እና ጠቅላይ ሚኒስቲር ኃይለማርያም ደሳለኝን በካቲት 2018 ስልጣን ለመልቀቃቸው እውቅና ይሰጣቸዋል። ጃዋር መሐመድ ግንቦት 12 1986 በትንሽየ ዱሙጋ ከተማ በአርሲ ጠቅላይ ግዛት በሐረርጌ ድንበር ተወለዱ። አባታቸው ሙስሊም አርሲ ኦሮሞ ሲሆኑ እናታቸው ደግሞ ኦርቶዶክስ ክርስቲያን ቱላማ ኦሮሞ ነበሩ ; በሃይማኖቶች መካከል ያለው ጋብቻ እንደ አዲስ ነገር ተደርጎ ቢቆጠርም በመጨረሻ በህብረተሰቡ ዘንድ ተቀባይነት አግኝቷል ፡፡ ጃዋር መደበኛውን ትምህርታቸዉን የጀመሩት በቀድሞው የአርሲ ግዛት ዋና ከተማ በሆነችው አሰላ በሚገኘው የካቶሊክ ትምህርት ቤት ነበር ፡ በመቀጠልም እስከ 2003 ድረስ በአዳማ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን የተከታተሉ ሲሆን እ.ኤ.አ.በ 2005 በሲንጋፖር በደቡብ ምስራቅ እስያ በተባበሩት የዓለም ኮሌጅ ለመማር የነፃ ትምህርት ዕድል አግኝተው ነበር ፡ በዩ.ኤስ.ሲ ውስጥ ያገኟቸው ልምዶች ከራሱ ለኦሮሞ ማንነታቸው የህሊና ንቃት እንደሰጣቸው ገልፀዋል ፡፡ በመቀጠልም በ2009 በፖለቲካ ሳይንስ በዲግሪ ተመርቀው በስታንፎርድ ዩኒቨርሲቲ ተማሩ ፡ በሰብዓዊ መብቶች ውስጥ የምረቃ ጥናት ለመከታተል ወደ ኮሎምቢያ ዩኒቨርሲቲ በመሄድ በ2012 የማስተር ዲግሪያቸውን ተቀብለዋል።, ^ \"Jawar Mohammed: The Ethiopian media mogul taking on Abiy Ahmed\"."} {"id": "12616", "contents": "ሊንደን ቤይነስ ጆንሰን (እ.አ.አ. በኦገስት 27፣ 1908 እስከ ጃንዌሪ22፣ 1973 የኖሩ) ከእ.አ.አ. 1961 እስከ 1963 የአሜሪካ ምክትል ፕሬዝዳንት እና እ.አ.አ. ከ1963 እስከ 1969 ባለው ጊዜ ውስጥ ደግሞ 37ኛው የአሜሪካ ዋና ፕሬዝዳንት በመሆን አገልግለዋል።"} {"id": "12646", "contents": "ውዳሴ ማርያም የሶርያው ቅዱስ ኤፍሬም የደረስውና በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን ከጥንት ጀምሮ በጣም የታወቀና የተወደደ ጸሎት (የጸሎት መጽሐፍ) ነው። ይኸውም እመቤታችን ድንግል ማርያምን በብዙ ምሳሌ እየመሰለ የሚያወድስ፤ ስነ ጽሑፋዊ ውበት ያለው በመሆኑ ደግሞ ከጸሎትነቱም ባሻገር ጥልቅ ምስጢር ያለበት ትምህርት የሚሰጥ ነው። በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን ሥርአተ ትምህርት መሠረት ተማሪዎቹ በቃል ትምህርቱ ዘርፍ ከየዘወትር ጸሎት ቀጥለው በንባብና በዜማ ይህን ውዳሴ ማርያም የተባለውን የትምህርት ክፍል ይማሩታል።ይህን ትምህርት ከተማሩ በየእለቱ በቤተ ክርስቲያን ውስጥ ይደገማል።"} {"id": "12658", "contents": "ባንክ ገንዘብን ለግለ-ሠቦች ወይም ተቋማት የማስቀመጥ እና የተቀመጠውን ገንዘብ ለሌሎች ተቋማት ወይም ግለ-ሠቦች የማበደር ተግባር የሚያከናውን ተቋም ነው። ባንኮች የኢኮኖሚው ዘርፍ ዋነኛ ተዋናይ ናቸው። በዚህም ለማህበራዊ ግብይት መሠረት ናቸው። የባንኮች ዋነኛ አላማ ካፒታል ያላቸውን ሠዎች ወይም ተቋማት ከሌላቸው ወይም ብድር ከሚፈልጉ አልያም ማደግን ከሚፈልጉ ተቋማት ጋር ማገናኘት ነው። ባንኮች ብተቀማጭ መልክ ከግለሰቦች ወይንም ከድርጅቶች ያገኙትን ገንዘብ ለተበዳሪዎች ወለድ ጨምረው በማበደር ለማትረፍ ይሰራሉ። የተወሠኑት የባንክ አይነቶችም፡ ንግድ ባንክ ብሔራዊ ባንክ ልማት ባንክ የግል ባንኮች እስላማዊ ባንክ የብድርና ቁጠባ ባንክ"} {"id": "12742", "contents": "ቃል የሚከተሉትን ሊገልፅ ይችላል። ቃል (የቋንቋ አካል) ቃል (ቃል መግባት)"} {"id": "12772", "contents": "ባቱ ተራራ ትምህርት ቤት በጎባ ከተማ ይገኛል። ይህም ትምህርት ቤት ከፍተኛ ደረጃ ነው።"} {"id": "12808", "contents": "ድምጽ ማለት በአየር፣ በፈሳሽና በጠጣር ነገር ውስጥ የሚጓዝ የአየር ጫና ማእበል ነው። ሁሉም በቁስ አካል ውስጥ የሚጓዝ ማእበል ግን ድምጽ አይደለም። ለመሰማት፣ የሚንቀሳቀሰው ሞገድ አንደኛ በቂ ሃይል ሊኖረው ያስፈልጋል (የጩኸቱ መጠን) ፣ የሞገዱ ድግግሞሽ ደግሞ ከ12 ጊዜ በሰከንድ እስከ 20000 ጊዜ በሰከንድ መሆን አለበት። የድግግሞሹ መጠን በጣም ከፍተኛ ወይም ዝቅተኛ ከሆነ፣ ምንም ያክል የሞገዱ ሃይል ከፍተኛ ቢሆን፣ ድምጹ አይሰማም።"} {"id": "16504", "contents": "አበበ ተሰማ ታዋቂ ኢትዮጵያዊ የባሕል ዘፈኖች ድምፃዊ ነው። አበበ ተሰማ በ፲፱፻፳፬ ዓ.ም. በሰላሴ አውራጃ ጎሓጽዮን ከተማ አካባቢ ከሚኖር የገበሬ ቤተሰብ ተወለደ። አበበ በአደገበት አካባቢ በእርሻ እና በምንጠራ ስራ ላይ ሲሰማራ ማንጎራጎር ይወድ ነበር። በየምንጠራውም እየሄደ ያንጎራጉር ነበር። በ፲፱፻፵፪ ዓ.ም. ወደ አዲስ አበባ በመምጣት በዕደ ጥበብ ማዕከል ውስጥ በሽመና ስራ ተቀጥሮ ይሠራ ነበር። በ፲፱፻፶፫ ዓ.ም. ወደ ሙዚቃው ዓለም ለመግባት የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቴአትር ድምፃዊ ለመቅጠር ማስታወቂያ አውጥቶ ፈተናውን ካለፈ በኋላ በደመወዝ አለመስማማት ምክንያት ተወው። ከዚያም በአቶ ኢዮኤል ዮሐንስ አማካኝነት ሀገር ፍቅር ማህበር ተቀጥሮ ለ፫ ዓመታት ያህል ካገለገለ በኋላ ሀገር ፍቅርን ትቶ በአቶ አውላቸው ደጀኔ አማካይነት በ፲፱፻፶፯ ዓ.ም. ብሔራዊ ቴአትር ተቀጠረ። አበበ በራሱ ግጥምና ዜማ ከ፻፹ በላይ የሚሆኑ የባሕል ዘፈኖችን በአማርኛና በኦሮምኛ ተጫውቷል። «ቢሌ ቦምቢሌ» የተባለው የኦሮምኛ ዘፈን፣ «አባይም ቢሞላ»፣ «ልወዝወዘው በእገሬ» እና «ታጠቁ ማለዳ» የተሰኙት ዘፈኖቹ በይበልጥ ለህዝብ አስተዋውቀውታል። አንጋፋው አበበ ተሰማ የኢትዮጵያ የባሕል ጨዋታ አምባሳደር በመሆን ወደ ተለያዩ የውጭ ሀገሮች በመሄድ ተሳትፏል። ናሽናል ቢብሊዮግራፊ ቡድን፣ የአንጋፋ አርቲስቶች መዝገበ የሕይወት ታሪክ፣ መጋቢት ፳፻፣ ገጽ 16 (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "15454", "contents": "ሚስቱን ጠልቶ ካማቱ ልጁን ከሶ ካባቱ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "15460", "contents": "ሚስትህን ስደድ በሬህን እረድ ይላል የባለጌ ዘመድ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "15466", "contents": "ማር በበላሁበት በጣፈጠው አፌ ጎመን ጎረስኩበት አይ አለማረፌ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "13990", "contents": "ራስ በዛብህ የጎጃም ንጉሥ ተክለ ሃይማኖት ልጅ ነበሩ።"} {"id": "15490", "contents": "ሞኝና ወረቅት ኢንተርኔትን ናቁ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "15520", "contents": "ሰባት አመት ባይማሩ ሰባ አመት ይደንቁሩ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያለመማርን ጉዳት የሚያስተውል አባባል።"} {"id": "51259", "contents": "በጣም ብዙ ወረርሽኞች ተከስተዋል።"} {"id": "15544", "contents": "ሳትወልድ ብላ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ልጅ የማሳደግ ሃላፊነትን ከባድነት ያሳያል።"} {"id": "15550", "contents": "ሰው እንደ እውቀቱ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሰው ልጅ መለኪያው ዕውቀቱ ነው። ከሚያውቀው ውጭ ሊሆን አይችልም"} {"id": "9496", "contents": "መካነ ኢየሱስ፡ ቃሉ የመጣው ከግእዝ ሲሆን መካነ (ቦታ፣ስፍራ) ማለት ነው፤ የኢየሱስ መኖሪያ፣ ማድሪያ ወይም ቦታ እንድማለት ነው። በዚህ ስም የሚጠሩ ቦታዎችና ድርጅቶች ሲኖሩ ከነዚህም ዋና ዋናዎቹ፤- በኢትዮጲያ ኦርቶዶክስ የመካነኢየሱስ ቤተክርስቲያን ፡ደቡብ ጎንደር መካነኢየሱስ ከተማ ይህም በተለምዶ እስቴ ድቡብ ጎንደር የኢትዮጲያ ወንጌላዊት ቤተክርስንቲያን መካነኢየሱስ (የፕሮቴስታንት ቤተክርስቲያን) ይቀጥላል"} {"id": "9580", "contents": ""} {"id": "9586", "contents": ""} {"id": "12958", "contents": "አፍጋኒስታን በእስያ ውስጥ የሚገኝ አገር ነው። ዋና ከተማው ካቡል ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "16978", "contents": "ፍየል መንታ ወልዳ አንዱ ለመጽሀፍ አንዱ ለወናፍ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የፍየል ቆዳ ለብራና ጽህፈትና ብረት መቀጥቀጥ ስራ እንደሚያገለግል የሚያሳይ"} {"id": "16984", "contents": "ፍየል ሲቀናጣ እናቱን ይሰራል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "17002", "contents": "ለማ ገብረ ሕይወት በሀገር ባሕል ዜማ የታወቀና በተለይም ኃይለኛ የሆነ ድምፅ የነበረው ኢትዮጵያዊ ድምፃዊና የዜማና መጽሐፍ ደራሲ ነበር። ለማ ገ/ሕይወት በ፲፱፻፲፰ ዓመተ ምሕረት በቡልጋ፣ ኮረማሽ ልዩ ስሙ ሰንበሌጥ ማርያም ነው የተወለደው። የቄስ ትምህርቱንም እዚያው ቡልጋ ውስጥ የከሰምን ወንዝ ተሻግሮ መስኖ ማርያምተከታትሏል። በጠላት ወረራ ጊዜ ጥሩ ድምጸኛ በመሆኑና በአካባቢው ሽለላ፣ ቀረርቶ እና ፉከራ የሚችለው እንዳልነበር የሚነገርለት ለማ፣ አርበኞችን እየዘፈነ እየሸለለ ያዝናና እና ያበረታታ እንደነበር ተዘግቧል። ለማ ከ፲፯ ዓመት ዕድሜው እስከ ፲፱፻፵፪ ዓ.ም. ድረስ በጦር ሠራዊትና በክብር ዘበኛ ወታደርነት ተቀጥሮ አገልግሏል። ለማ በ፲፱፻፵፪ ዓ.ም. በአዲስ አበባ ማዘጋጃ ቤት ተቀጥሮ የሙዚቃ ንባብና ባሕላዊ እንዲሁም ዘመናዊ መሣሪያዎችን መጫወት ተምሯል። ከዚያም በ፲፱፻፵፰ ዓመተ ምሕረት አዲሱ የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ቴአትር ለንጉሠ ነገሥቱ ፳፭ተኛ የዘውድ በዓል ሲመረቅ ከቀረቡት ዘፋኞች አንዱ እርሱ ነበር። በዚሁ ቴአትር የኦርኬስትራው ኃላፊ እና ተዋናይም በመሆን ለብዙ ዘመናት አገልግሏል። የኢትዮጵያንም ባሕላዊ ሙዚቃ በአሜሪካ፤ በሶቪዬት ኅብረት እንዲሁም በሌሎች የወዳጅ አገሮች እየዞረ የማስተዋወቅ ግዴታውን ተወጥቷል። ለማ በሙያው ተደንቆና በሕዝብ ዘንድም በመታወቁ ተደስቶ የኖረ ሰው ነበር። የለማ ልዩ ስጦታው በሽለላ ላይ ያዘነበለ ነው፣ ከዘፈኖቹ የበለጠ ታዋቂነት ያገኘው ግን ከውጭ ባሕላዊ ግፊት ወይም ተጽእኖ ነፃ በሆኑት ባሕላዊ የሠርግ ዘፈኖቹ ነበር። ድምፁ ያለ ድምፅ ማጉያ የጎላ ነው። «የዜማ ፍቅር የያዘኝ በሕፃንነቴ ወራት በደን ከብቶችን በምጠብቅበት ወቅት እንደ ቀረርቶ የመሳሰሉትን ሳንጎራጉር ነበር» ሲል እራሱን አስተዋውቋል። ለማ ሚያዝያ ፲፬ ቀን ፲፱፻፹፮ ዓመተ ምሕረት፣ በተወለደ በ ፷፰ ዓመት ዕድሜው አዲስ አበባ ላይ አረፈ። ለማ ብዙ ዜማዎች ደርሷል። ከእነርሱም መካከል «ያዘው ጎበዝ» የተባለው እና የሠርግ ዘፈኖቹም በሕዝብ ዘንድ በጣም ይወደዳሉ። ለማ ከድምፃዊነቱም በላይ «አይረሳም» በሚል አርዕስት ስለ ኢትዮጵያ አርበኞች ታሪክ በግጥም የሚታወስ መጽሐፍ ደርሷል። ^ Encycopaedia Aethiopica ጌታቸው ደባልቅ፤ የአርባ ቀን መታሰቢያ(1986) ^ ሀ ለ ናሽናል ቢብሊዮግራፊ ቡድን፣ የአንጋፋ አርቲስቶች መዝገበ የሕይወት ታሪክ፣ መጋቢት ፳፻፣ ገጽ 28-29 http://www.youtube.com/watch?v=Hvs6Xwc6-gc (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "20044", "contents": "የምንትዋብ መዋኛ ወይም የምንትዋብ መታጠቢያበእቴጌ ምንትዋብ የተሰራ በፋሲል ግቢ ውስጥ ከምንትዋብ ግምብ አጠገብ የሚገኝ ቱርክ መታጠቢያ (ሐማም) ነበር። ስለሆነም ከህንጻው ስር ምድጃ ሲኖር፣ ውሃ በቱቦ ይገባለትና እንፋሎት እያተነነ የተለያዩ የሚሸቱ ቅጠሎች በላዩ ላይ እየተደረጉ ለህመም ፈውስ የሚገኝበት ክፍል ነበር። በዚህ መታጠቢያ ቤት የመጀመሪያው ክፍል እራቁትን ሆኖ ሰውነትን ለማሞቅ የሚያገለግል ሲሆን፣ ሁለተኛ የበለጠ ሰውነትን በማጋል ላብ የሚያስወጣ ነበር። ከዚህ ቀጥሎ በቅዝቃዛ ውሃ መታጠቢያ ክፍል ውስጥ መታጠብ ሂደቱን ያጠናቅቃል።"} {"id": "14440", "contents": "ሁሉ አማረኝን ገበያ አታውጣት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሁሉ አማረኝን ገበያ አታውጣት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ፍላጎትን በልኩ ማድረግ ጥሩ ነው። ሁሉን የሚፈልግ ሰው ክስረት ያመጣል ነው።"} {"id": "14446", "contents": "ሁሉ ያልፋል እስኪያልፍ ያለፋል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሁሉ ያልፋል እስኪያልፍ ያለፋል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የጽናትን አስፈላጊነት፣ በፈተና ጸንቶ መቆምን የሚያሳይ ነው። በአስቸጋሪ የህይወት አጋጣሚ ተስፋ እንዲኖርም ይመክራል።"} {"id": "9856", "contents": ""} {"id": "20254", "contents": "ንጉስ በዘውዱ ድሀ ባመዱ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20260", "contents": "እብድ የያዘው መልክ አይበረክትም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20266", "contents": "እቺን ዘዴ ለጋሽ ዘውዴ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20272", "contents": "እናቲቱን አይተህ ልጅቷን አግባ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20278", "contents": "እናት ትረገጣለች እንደ መሬት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20284", "contents": "እናንተ ቤት ያለው እሳት እኛ ጋርም አለ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20296", "contents": "እኔ ከሞትኩ ምርጫው ይሰረዛል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20302", "contents": "እኔን ያለ ካንገቱ ልጄን ያለ ካንጀቱ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20308", "contents": "እኔ የምሞተው በእለት ህልሜ የሚደርስው በአመት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20314", "contents": "እኔ የምሞተው ዛሬ ማታ ገብሱ የሚደርሰው ለፍልሰታ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20320", "contents": "እንስራዋን ጥላ ወንዝ ወረደች የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20326", "contents": "እንኳን ለሙቅ ለገንፎም አልደነግጥ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20332", "contents": "እንኳን መሞት ማርጀት አለ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20338", "contents": "እንኳን ከፎከረ ያድናል ከወረወረ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20344", "contents": "እንኳንስ ዘንቦብሽ እንዲየውም ጤዛ ነሽ አሉ እትዬ ዘነቡ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "17326", "contents": "ተመሞት ይሻላል መስንበት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሞትን የሚቃወም መኖርን የሚደግፍ"} {"id": "17338", "contents": "ተማሪ ውሻ ቀባሪ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "17350", "contents": "ተራራ ለጥናት ውሀ ለጥማት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "17356", "contents": "ተሰው አለሁ ብዬ ከጅብ ተዳብዬ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልጠበኩት ሆነ]"} {"id": "17362", "contents": "ተስፋ ጥሩ እንደሆነ የሚያሳይ ሲሆን በርግጥ በተጨባጭ ዳቦ መኖሩ (ምንም እንኳ ርቆ የተሰቀለ ቢሆንም ቅሉ)፣ ተስፋ ዋጋ እንዳለው ያሳያል።"} {"id": "17368", "contents": "ተሸፋፍኖ ቢተኙ ገልጦ የሚወጋ ጌታ አለ"} {"id": "17374", "contents": "ተቀማጭ የሌለው ተሟጋች ስልቻ የሌለው ቧጋች የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "13072", "contents": "ቀይር   ጂዖግራፊ"} {"id": "20440", "contents": "እኖር ባይ ተጋዳይ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20614", "contents": "ኧረ ጉዴ ባሌ ገደለ በጎራዴ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ኧረ ጉዴ ባሌ ገደለ በጎራዴ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "13090", "contents": "ገመና በኢትዮጵያ የተሰራ ተከታታይ የቴሌቪዥን ድራማ ነው። በኢትዮጵያ ዉስጥም ሆነ በዉጭ ሃገር ባሉ አማርኛ ቋንቋን አድምጠው በሚረዱ ሰዎች ዘንድ ተወዳጅ የሆነ አዝናኝ ደራማ ነው ። ደራማው በአሁኑ ወቅት በብቸኛው የኢትዮጵያ ቴሌቭዥን በየሳምንቱ ይተላለፋል ።"} {"id": "20656", "contents": "ከራስ በላይ ነፋስ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ከራስ በላይ ነፋስ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "10156", "contents": "እስራኤል (ዕብራይስጥ፦ ישראל)"} {"id": "17698", "contents": ""} {"id": "13138", "contents": "እጨጌ በጥንቱ ዘመን ኢትዮጵያውያን ይጠቀሙበት የነበረው የቤተ ክርስቲያን የማዕረግ አይነት ነው። ከፓትሪያርኩ ዝቅ ብሎ ግን ከተቀሩት ጳጳሳት ከፍ ያለ ነበር። ትርጉሙ ሲብራራ፦ እጨጌ ከወላይትኛው ጨጋ (ጮጌ) የመጣ ሳይሆን መሠረቱ ከግእዙ ሐፄጌ የመጣ ነው፤ ሐጼጌ ማለት የምድር ጠባቂ ማለት ሲሆን በአማርኛ ዐጨ (አጨ) ዕጮኛ ጠባቂ፤ አጨጌ የሃገር ጠባቂ የገዳማትና የአድባራት ዋና ሹም አቡን ማለት ነው፡፡ የአጼው ሁለተኛ ረዳት (ከእቴጌ ቀጥሎ) ያለ ባለሲሶ ድርሻ የሆነ ሹም የሚሰጥ የማዕረግ ስም ነው፡፡ አጨ ጠበቀ፥ እጮኛ ጠባቂ፤ ጌ፦ ስፍራ ቦታ ሃገር፤ (እቴጌ እጨጌ ሰላምጌ ንብጌ ቅዱስጌ ደረስጌ አምባላጌ አሸንጌ ሐረርጌ ጉራጌ እጅጌ አንገትጌ ወገብጌ እራስጌ ግርጌ ወዘተ…) በተገናኘ ጊዜ እጨጌ፦ የሃገር ጠባቂ፥ ባለአደራ፥ ይምድር ዕጮኛ ማለት ነው፤ በግአዝ ሐጼጌ (ሐፄጌ) ትርጉሙ ተመሳሳይ ነው፡፡ (የቋንቋዎች መወራረስ ቢኖርም እንደ አካባቢው ማይት ይቻላል ለምሳሌ በአራዳ ጮጋ ዝም ማለት እንዲሁም ጮጌ (ጨጋ) በወላይትኛ አባት ማለት ሲሆን፤ ጌ በክስታኒኛ ቤት ማለት ነው ሁሉም ከእጨጌ ጋር በድምጽ እንጂ በትርጉም አይገናኙም፡፡) ተወራራሽ ድምጾች፦ ሐጼ አጼ (ዐፄ) አጤ አጨ (ዐጨ)፡፡ እጨጌ የተሰኘው ማእረግ ይሰጥ የነበረው ከግብጻዊው ሊቀ ጳጳስ ቅጥሎ ያለ ትልቁ ሹመት ሲሆን፥ እጨጌ ሆኖ የሚሾመው አባት የደብረ ሊባኖስም ገዳም አበምኔትም ነበር፡፡ ከመጀመሪያው ኢትዮጵያዊ ሊቀ ጳጳስና ኋላም የመጀመሪያው ፓትርያሪክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ባስልዮስና ሁለተኛው ፓትርያሪክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ቴዎፍሎስ እጨጌነትንም ደርበው ይዘው ነበር፡፡ በመጀመሪያው የሃገራችን የመደብ አብዮት ዘመን በመንግስት የተሰየመው የተሐድሶ ምክር ቤት እጨጌነቱን ከፓትርያሪኩ በመቀማት የመንግሥት ተወካይ የሆነው የቤተ ክህነት ጠቅላይ ሥራ አስኪያጅ እንዲሠራው በመወሰኑ ሦስተኛውና አራተኛው ፓትርያሪኮች እጨጌ አልነበሩም፡፡ በሁለተኛው የዘውግ አብዮት ዘመን ከመንግሥት የሚመደበው ጠቅላይ ሥራ አስኪያጅ በመቅረቱና ቅዱስ ሲኖዶስ የሚመርጠው ሊቀ ጳጳስ ጠ/ሥራ አስኪያጅ እንዲሆን በመወሰኑ አምስተኛውና አሁን በመንበሩ ላይ ያሉት ፓትርያሪክ ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት በመሰኘት የእጨጌነትን መንበር የመሠረቱት ቅዱስ አቡነ ተክለ ሃይማኖትም የስያሜው አካል ሆነዋል፡፡ በአሁኑ ጊዜ እጨጌነት የፓትርያሪኩ ሥልጣን ስለሆነ የደብረ ሊባኖስ አበምኔት ጸባቴ ተብሎ ይጠራል፡፡ ምንጭ፦ መጽሐፈ ሰዋሰው ወግስ ወመዝገበ ቃላት ሐዲስ፡፡ ዐዲስ የአማርኛ መዝገበ ቃላት፡፡ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን ታሪክ፡፡ (ል.ሣ.)"} {"id": "10498", "contents": "ሚሊዮን በጋሻው የቡናና የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን አጥቂ የነበረ ነው።"} {"id": "10504", "contents": "ተካበ ዘውዴ ዝነኛ ኮከብ የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ግብ ጠባቂ የነበረ ነው።"} {"id": "13174", "contents": "ጀበና ኢትዮጵያ ውስጥ ለቡና ማፍያ የሚያገለግል ከሸክላ የሚሰራ አንገት ያለው ከስሩ ክብ የሆነ፣ ከጎኑ ደግሞ ሹል የሆን ማንቆርቆሪያ አፍ ያለው፣ ባብዛኛው ጠቆር ያለ መልክ ያለው እቃ ነው። ይህ የሚሰራውም በሸክላ ሰሪዎች ነው፤ በመጀመሪያ በጭቃ ተሰርቶ ይደርቃል፤ ከዚያ ይወለወላል፤ ከዚያ ይተኮሳል፤ ተተኩሶ ወይም በሳት ነዶ አፈር ይመስላል። በሸክላ ሰሪዎች ለገበያ ይቀርባል። ከዚያ ተጠቃሚዎች በእሳት ለብልበው ጥቁር ቀለም ይይዛል። በመጨረሻ በስራ ይውላል።"} {"id": "17764", "contents": "Play media አዙሪት ጉልበት አንድ ቁስ ቀጥተኛ ሳይሆን የጎበጠ መንገድ ይዞ እንዲንቀሳቀስ የሚያደርግ የጉልበት አይነት ነው። አዙሪት ጉልበት ምንግዜም ለቁሱ ፍጥነት ቀጤነክ (orthogonal) ነው ፤ ማለት አቅጣጫው ወደ ሚጓዝበት መንገድ ቅጽበታዊ የጉብጠት ማዕከል የሚያመላክት ነው ኢሳቅ ኒውተን አማካሊ ጉልበትን ሲተረጉም «አዙሪት ጉልበት ማለት ቁሶች ወደ ማዕክላዊ ነጥብ እንዲያዘነብሉ የሚገደዱበት ወይም የሚሳቡበት ጉልበት ነው» ሲለው የዚህን ጉልበት ሂሳባዊ ቀመር ለመጀመሪያ ጊዜ ያሰላው የኔዘርላንዱ ሳይንስ አጥኝ ክርስቲያን ሃይጅን በ1651ዓ.ም. ነበር። አንድ ቁስ የግዝፈቱ መጠን m ቢሆንና በv ጥድፈት፣ የ[ጉብጠት ሬዲየስ|"} {"id": "18550", "contents": "የኢትዮጵያ ቋንቋዎች በኢትዮጵያ ውስጥ የሚነገሩ እና የሚጻፉ ቋንቋዎችን፣ እና የምልክት ቋንቋን ያጠቃልላል። በአገሩ ውስጥ ፺ የሚሆኑ ቋንቋዎች አሉ። በአሁኑ ወቅት በአብዛኛው ኢትዮጵያውያን የሚነገሩት ቋንቋዎች አማርኛ እና ኦሮምኛ ሲሆኑ፤ አማርኛ በተለያዩ የሀገሪቱ ክፍል ያሉ ነዋሪዎች የመማሪያ፤ የመገበያያ እንዲሁም የስራ ቋንቋ ሆኖ የቆየ በመሆኑ በአሁኑ ወቅት የስራ ቋንቋ ነው። በኢትዮጵያ ውስጥ የሚነገሩት ቋንቋዎች አፍሮ-ኤስያዊ እና ናይሎ ሳህራዊ በሚባሉ ሁለት ዋና የቋንቋ ክፍሎች ሊካተቱ ይችላሉ። በአፍሮ-ኤስያዊ የቋንቋ ቤተሰብ ውስጥም ኩሻዊ፣ ኦሞአዊ እና ሴማዊ የሚባሉ ንዑስ ክፍሎች አሉ። አፍሮ እስያዊ ቋንቋዎች ሴማዊ ሰሜን ትግርኛ (በኤርትራም ይነገራል) ግዕዝ (በቤተ ክርስቲያን ብቻ ይነገራል) ደቡብ Transverse አማርኛ አርጎብኛ ሀደሪኛ ወይም ሐረርኛ የምሥራቅ ጉራጌ ቋንቋዎች ስልጤኛ (Ulbareg, Inneqor) ወላኔኛ ዛይኛ Outersouth ጋፋትኛ (የጠፋ) ሶዶኛ ሙኸርኛ ጎጎትኛ የምዕራብ ጉራጌ ቋንቋዎች እኖርኛ መስመስኛ (የጠፋ) መስቃንኛ ቸሃኛ ወይም ቸሃ (ሰባትቤት ጉራጌ) እዣኛ ጉመርኛ ጉራኛ ግይጦኛ ኧንደገንኛ ኧነርኛ ኩሻዊ አገውኛ አውኛ (ኩንፋልኛ ዘዬ ወይም ቀበሌኛ ቋንቋን ጨምሮ) ቅማንትኛ ጫምታንግኛ ምሥራቅ ኩሻዊ አፋርኛ (በኤርትራና ጅቡቲም ይነገራል) አላባኛ አርቦርኛ ባይሶኛ ቡሳኛ ቡርጂኛ ዳሳናችኛ (በኬንያም ይነገራል) ድራሻኛ ጋዋዳኛ ጌድዎኛ ሃድያኛ ከምባትኛ ኮንሶኛ ወይም ሊቢዶኛ ኦሮምኛ (በኬንያም ይነገራል) ሳሆኛ (በኤርትራም ይነገራል) ሲዳሞኛ ሶማልኛ (በሶማሊያም ይነገራል) ጻማይኛ ኦሞአዊ አሪኛ አንፊሎኛ ባምባሲኛ ባስኬቶኛ ቤንችኛ ቦሮኛ ወይም ወይም ሺናሻ ጫራኛ ድሜኛ ዲዚኛ ዳውሮኛ ዶርዝኛ ገንዝኛ ጋሞኛ ጋይልኛ ጎፋኛ ሃመርኛ ሆዞኛ ቃጫማ-ጋንጁልኛ ከፋኛ ቃሮኛ ቁርቴኛ ማሌኛ መሎኛ ናይኛ ኦይዳኛ ሰዜኛ ሸኪቾኛ ሸኮኛ ወላይትኛ የምሳኛ ዛይሴ-ዘርጉላኛ ናይሎ ሳህራዊ አኙዋክኛ (በሱዳንም ይነገራል) በርታኛ ጉምዝኛ ቃጭፖ ባልስኛ (በሱዳንም ይነገራል) ቆሞኛ ቋማኛ ቀውግኛ ማጃንግኛ ምዕንኛ ሙርሌኛ (በሱዳንም ይነገራል) ሙርሲኛ ኩናምኛ (በኤርትራም ይነገራል) ኑርኛ (በሱዳንም ይነገራል) ንያንጋቶምኛ ኦጶውኛ ሻቦኛ ሱሪኛ ኡዱክኛ (በሱዳንም ይነገራል) ወይቶኛ (ወይጦኛ) (የጠፋ)"} {"id": "21268", "contents": "የሞት በደለኛ አያይዞ በዳኛ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሞት በደለኛ አያይዞ በዳኛ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21280", "contents": "የሞኝ ገበሬ እርሻ በሰኔ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሞኝ ገበሬ እርሻ በሰኔ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21286", "contents": "የራስዋ እያረረባት የስው ታማስላለች የአማርኛ ምሳሌ ነው። የራስዋ እያረረባት የስው ታማስላለች የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21304", "contents": "የሴት ሞቷ በማጀቷ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሴት ሞቷ በማጀቷ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "11596", "contents": ""} {"id": "18688", "contents": "ሌይ ብራኬት (እ.አ.አ. ከ1915-1978) ታዋቂ አሜሪካዊት ደራሲ ነበረች። በዋናነት እንግሊዝኛ: The Secret of Sinharat በተሰኘው ስራዋ ትታወቃለች። ‎የአሜሪካዊ ደራሲያን ዝርዝር (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "18694", "contents": "ላፈርቲ (እ.አ.አ. ከ1914-2002) ታዋቂ አሜሪካዊ ደራሲ ነው። በዋናነት እንግሊዝኛ: Past Master በተሰኘው ስራው ይታወቃል። ‎የአሜሪካዊ ደራሲያን ዝርዝር (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "11626", "contents": "ጥር የወር ስም ሆኖ በታኅሣሥ ወር እና በየካቲት ወር መሀከል የሚገኝ ከአስራ ሦስቱ ኢትዮጵያ የወራት አቆጣጠር ውስጥ አምስተኛው የወር ስም ነው። «ጥር» ከግዕዙ «ጠሐር / ጠሐረ» ከሚለው ቃል የተባዛ ነው። በቅብጢ አቆጣጠር የዚህ ወር ስም ቶቢ ነው። ይህም በጥንታዊ ግብጽ አረመኔ ሃይማኖት ከጣኦት ስም «ታዓበት» (መሥዋዕት) መጣ። በጎርጎርዮስ አቆጣጠር የጃንዩዌሪ መጨረሻና የፌብሩዌሪ መጀመርያ ነው። ዘመነ ማቴዎስ ዘመነ ማርቆስ ዘመነ ሉቃስ ዘመነ ዮሀንስ ^ The Ethiopic Calendar"} {"id": "17908", "contents": "የካቲት ፲፬፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻፷፬ ኛው ዕለት ሲሆን፤ የበጋ ወቅት ፵፱ ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፪፻፪ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፪፻፩ ቀናት ይቀራሉ። ፲፱፻፶፯ ዓ/ም - በአሜሪካ ለጥቁር አሜሪካውያን ሰብአዊ መብት በመታግል የሚታወቀው ማልከም X በኒው ዮርክ ከተማ ላይ በጥይት ተደብድቦ ሞተ። ፲፱፻፷፭ ዓ/ም - የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ሻንግሃይ፣ ቻይና የበረራ አገልግሎት መስጠት ጀመረ። ፲፱፻፷፭ ዓ/ም - ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ በእንግሊዝ አገር ሕክምና ላይ የነበሩትን አልጋ ወራሽ አስፋ ወሰንን ለመጠየቅ ለአራት ቀን ቆይታ ሎንዶን ገቡ። ፲፱፻፷፮ ዓ/ም - በኢትዮጵያ የፈነዳው አብዮት እየተፋፋመ የአዲስ አበባ ከተማ ተሸብሮ ዋለ። ፲፱፻፶፯ ዓ/ም - ጥቁር አሜሪካዊው የሰብአዊ መብት ታጋይ ማልከም X በጥይት ተደብድቦ ሞተ። ^ መኮንን (ካፕቴን)፤ \"አቪዬሽን በኢትዮጵያ -ዕውቀት፣ ጥበብ፣ ጥረትና እድገት\" (፲፱፻፺፭) ገጽ ፪፻፹፭ መርስዔ ኀዘን ወልድ ቂርቆስ፤ ዕለታዊ የታሪክ ድርጊት “የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን የመጀመሪያው ፓትረያርክ” (፲፱፻፶፩ ዓ/ም)፣ (እንግሊዝኛ) http://news.bbc.co.uk/onthisday/hi/dates/stories/february/21/newsid_2752000/2752637.stm (እንግሊዝኛ) P.R.O., FCO 371/1660 (እንግሊዝኛ) P.R.O., FCO 371/1829"} {"id": "17950", "contents": "ተወፈሩ ፈጣሪን አይፈሩ ሰውን አያፍሩ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "18772", "contents": "የካ ሚካኤል የአለት ውቅር ቤተክርስቲያን ሲሆን ከአዲስ አበባ ወጣ ብሎ በሚገኘው የየካ አምባ ላይ ይገኛል። ቤተክርስቲያኑ የላሊበላ ውቅር ቤተክርስቲያን አይነት ስልት የያዘ ነበር። ምንም እንኳ የህንጻው አወቃቀር ባልታወቀ ምክንያት ሳይጠናቀቅ የቀረ ቢሆንም ስራው ቢገባደድ ኑሮ ኢትዮጵያ ውስጥ ካሉት የአለት ውቅር ቤተክርስቲያኖች በትልቅነቱ ሁለተኛ ይሆን እንደነበር ተመራማሪዎች ይዘግባሉ (ታላቁ የላሊበላ መድሃኒ አለም ነው)። ከትውፊት አንጻር፣ ቤተክርስቲያኑ የተሰራው በዓፄ አፅብሐትዕዛዝ እ.ኤ.አ በ380 ዓ.ም. ነው። ታሪክ አጥኝው ኤ.ኤፍ.ማቲው ግን ቤተክርስቲያኑ ከላሊበላ ዘመን በኋላና ከግራኝ መነሳት በፊት እንደተመሰረተ ያስረዳል። የቤተክርስቲያኑ ስራ መቋረጥም አካባቢው በግራኝ በመወረሩ እንደሆነ ያስረዳል። 30% የሚሆነው የዋሻ ሚካኤል ህንጻ ሳይጠናቀቅ የቀረ ነው። ከዚያ በላይ ህንጻው የጣሪያና የግድግዳ መፍረስ አጋጥሞት በአሁኑ ዘመን ከሞላ ጎደል የመፈራረስ መልክ ይዞ ይገኛል። ለመፍረሱ ብዙ ምክንያት ይሰጣል፣ አንድ አንዶች በኢጣሊያ ወረራ ወቅት በቦምብ ተደብድቦ ነው ሲሉ ሌሎች ደግሞ በግራኝ ተቃጥሎ ነው ይላሉ። አንድ አንድ ተመራማሪዎች ግን ከራሱ ከቤተክርስቲያኑ ባገኙት መረጃ ተነስተው ህንጻውን ሲያንጹ የነበሩ ሰዎች ባደረጉት የሥነ ህንጻ ስህተት ጣሪያው እንደፈረሰ ያስረዳሉ። በአሁኑ ወቅት፣ ምንም እንኳ ቤተክርስቲያኑ ከአዲስ አበባ ከተማ ትንሽ ወጣ ብሎ ያለ ቢሆንም የከተማው ነዋሪ ትኩረት ስለማይሰጠውና በቱሪስቶችም ዕውቅና ስሌለው በዛፍ ስርና በዝናብ የበለጠ ጉዳት እየደረሰበትና ቀስ በቀስ እየጠፋ ይገኛል። ^ ሀ ለ ሐ መ http://washamikael.wordpress.com/2010/02 የካ ሚካኤል አዲስ አበባ ዋሻ ዳዊት ቡራዩ እንጦጦ ጓሳ የካ አምቢሳ ዶሮ ሚካኤል ቦሌ ጡሉ ቦሎ የረር ጫሎ ደብረዘይት ዱከም አባ ሳሙኤል ጌጃ ኤራ ዝቋላ አዋሽ ወንዝ ሲምቢሮ ጂላ ቂስጣና አዳዲ ማርያም ጉፍቲ ገብርኤል ፭ኪሜ ያልታወቀ አዲስ አለም ለገዳዴ ዋጫጫ መናገሻ"} {"id": "18796", "contents": "ግሮቨር ክሊቭላንድ (እንግሊዝኛ: Grover Cleveland) የአሜሪካ ሃያ ሁለተኛ እና ሃያ አራተኛ ፕሬዝዳንት ነበሩ። ፕረዝዳንቱ በመጀመሪያ ሥልጣን ላይ የወጡት እ.አ.አ. በ1885 ሲሆን በስልጣን ዘመናቸው ምክትል ፕሬዝዳንት ሁነው የተሾሙት ቶማስ ሄንድሪክስ ነበሩ። የመጀመሪያውን የሥልጣን ዘመን የጨረሡት እ.አ.አ. በ1889 ነበር። የሀገሪቱ ሃያ ሦስተኛ ፕሬዝዳንት የነበሩት ቤንጃሚን ሃሪሰን በእ.አ.አ. 1893 ሥልጣን ከለቀቁ በኋላ ክሊቭላንድ እንደገና በዚሁ አመት የሀገሪቱ ፕሬዝዳንት ለመሆን ችለዋል። በዚህኛው የሥልጣን ዘመናቸው ምክትል ፕሬዝዳንት አድርገው የሾሙት አድላይ ስቲቨንሰንን ነበር። ፕሬዝዳንቱ በሁለቱም የሥልጣን ዘመናቸው እና እንዲሁም በቀሪው ህይወታቸው የዴሞክራቲክ ፓርቲ አባል ነበሩ። የአሜሪካ ፕሬዚዳንት የአሜሪካ ፕሬዝዳንቶች ዝርዝር (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "21166", "contents": "የማያስተኛ ነግረውት ሳይተኛ አደረ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የማያስተኛ ነግረውት ሳይተኛ አደረ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21172", "contents": "የማያውቁት ምን ያውቅ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የማያውቁት ምን ያውቅ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21178", "contents": "የማያድግ ልጅ ቅዘን ይበዛዋል የማያጠግብ እንጀራ ከምጣዱ ያስታውቃል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የማያድግ ልጅ ቅዘን ይበዛዋል የማያጠግብ እንጀራ ከምጣዱ ያስታውቃል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21184", "contents": "የማያፍር እንግዳ ባለቤቱን ይጋብዛል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የማያፍር እንግዳ ባለቤቱን ይጋብዛል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21190", "contents": "የማይመቱት ልጅ ቢቆጡት ያለቅሳል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የማይመቱት ልጅ ቢቆጡት ያለቅሳል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21196", "contents": "የማይቀና ባይወለድ የማያስብ ባይነግድ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የማይቀና ባይወለድ የማያስብ ባይነግድ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21202", "contents": "የማይተማመኑ ባልንጀሮች በየወንዙ ይማማላሉ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የማይተማመኑ ባልንጀሮች በየወንዙ ይማማላሉ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21214", "contents": "የማይዘልቅ ጸሎት ለቅስፈት የአማርኛ ምሳሌ ነው። የማይዘልቅ ጸሎት ለቅስፈት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21610", "contents": "ያለው ሳይዋደድ ለሞተው መናደድ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያለው ሳይዋደድ ለሞተው መናደድ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21616", "contents": "ያለውን የወረወረ ንፉግ አይባልም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያለውን የወረወረ ንፉግ አይባልም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21628", "contents": "ያላዋቂ ቆራሽ ማእድ አበላሽ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያላዋቂ ቆራሽ ማእድ አበላሽ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22756", "contents": "ወፍጠጭ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።"} {"id": "18928", "contents": "አውስትራልያ የአለም ባንዲራዎች ሰንደቅ ዓላማ (ይህ ባንዲራዎች ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "18952", "contents": "ኢንዶኔዥያ የአለም ባንዲራዎች ሰንደቅ ዓላማ (ይህ ባንዲራዎች ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "22774", "contents": "ደሬ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው። በፍቼ በተደረገ አንድ ጥናት ዘንድ፣ የደሬ ሥር ልጥ ለእባብ ነከስ ይኘካል። ^ የፍቼ፣ ኦሮሚያ ባህላዊ መድሃኒት ጥናት 2006 ዓም ከዓቢዩ እኒየው እና ሌሎች፣ ጎንደርና አዲስ አበባ ኡኒቨርሲቲዎች ሥነ ፍጥረት ኮሌጆች"} {"id": "22780", "contents": "ድምብላል (Coriandrum sativum) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።"} {"id": "22792", "contents": "ጉጄ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።"} {"id": "18976", "contents": "ጀርመን የአለም ባንዲራዎች ሰንደቅ ዓላማ (ይህ ባንዲራዎች ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "18982", "contents": ""} {"id": "21964", "contents": "ደረጃ ለፍቶ መሄጃ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ደረጃ ለፍቶ መሄጃ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21970", "contents": "ደባልና ሹመት ያለሰበብ አይሄድ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ደባልና ሹመት ያለሰበብ አይሄድ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21982", "contents": "ደጃቸውን ከፍተው ሰውን ሌባ ይላሉ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ደጃቸውን ከፍተው ሰውን ሌባ ይላሉ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21988", "contents": "ደግ አማችን መጦር ክፉ አማችን በጦር የአማርኛ ምሳሌ ነው። ደግ አማችን መጦር ክፉ አማችን በጦር የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21994", "contents": "ደግነት አይታረስ ልጅነት አይመለስ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ደግነት አይታረስ ልጅነት አይመለስ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "2038", "contents": "ነሐሴ ፴ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፫፻፷ ኛው ዕለት ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በዘመነሉቃስ ፮ ዕለታት ሲቀሩ፤ በዘመነ ዮሐንስ ፣ ማቴዎስ እና ማርቆስ ደግሞ ፭ ዕለታት ይቀራሉ። ፲፮፻፶፰ ዓ/ም - ለሦስት ቀን እና ሦስት ሌሊት የጋየው የሎንዶን “ታላቁ ቃጠሎ” በከተማዋ ፲ ሺህ ሕንጻዎችን ካወደመ በኋላ አቆመ። ፲፯፻፺፪ ዓ/ም - የፈረንሳይ ንጉሠ ነገሥት ናፖሌዎን የማልታን ደሴት በጦር ኃይል ግዴታ ለታላቋ ብሪታንያ ለቀቀ። ፲፱፻፶፪ ዓ/ም - የኮንጎ ፕሬዚደንት ዮሴፍ ካዛቩቡ የአገሪቱን ጠቅላይ ሚኒስትር ፓትሪስ ሉሙምባ ከሥልጣናቸው ሽረው በቁም እሥራት ላይ አዋሏቸው። ፲፱፻፶፪ ዓ/ም - የግጥም ጠቢቡ ሌዎፖልድ ሴዳር ሴንግሆር በሴኔጋል የመጀመሪያ ፕሬዚደንት ሆእው ተመረጡ። ፲፱፻፶፪ ዓ/ም - ቦክሰኛው ሞሀመድ አሊ (የቀድሞው ካሲየስ ክሌይ) በሮማው የበጋ ኦሊምፒክ ውድድር በመለስተኛ ክብደት ወርቅ ተሸለመ። ፲፱፻፷፬ ዓ/ም - ሙኒክ ላይ በተካሄደው የበጋ ኦሊምፒክ ውድድር ላይ “ጥቁር መስከረም” (\"Black September\") የተባለ የፍልስጥኤም ሽብርተኛ ቡድን የእስራኤልን ተወዳዳሪዎችና አሰልጣኞች በአፈና ከያዘ በኋላ አሥራ አንዱን ገደላቸው። (እንግሊዝኛ) http://en.wikipedia.org/wiki/September_5"} {"id": "19132", "contents": "ዙር የሥነ አምክንዮ ጽንስ ሐሳብ ሲሆን አንድ የተሰጠ አረፍተ ነገርን ክፍሎች በማዘዋወር አዲስ አረፍተ ነገር የምናገኝበት ዘዴ ነው። ምሳሌ፡ ኢትዮጵያዊ ከሆንክ አፍሪቃዊ ነህ። የዚህ አረፍተ ነገር ዙር፣ አፍሪቃዊ ከሆንክ ኢትዮጵያዊ ነህ። ከላይ እንደሚታይ የአንድ አረፍተ ነገር ዙር ከዋናው አረፍተ ነገር ዙር ጋር ጥገኝነት የለውም። የመጀመሪያው አረፍተ ነገር እውነትም ሆነ ውሸት፣ ሁለተኛው አረፍተ ነገር እንዲሁ እውነትም ሆነ ውሸት ይሆናል። ነገር ግን አንድ መረዳት ያለብን ነገር፣ ዙር የግልባጭ ዙር ግልባጭ መሆኑን ነው። ስለዚህም ዙርና ግልባጭ ምንጊዜም አንድ ላይ እውነት ወይም ውሸት ይሆናሉ። ደግሞ ይዩ፦ ዙር ግልባጭ ግልባጭ ጥገኛ አምክንዮ"} {"id": "19174", "contents": "ኮሎምቢያ የአለም ባንዲራዎች ሰንደቅ ዓላማ (ይህ ባንዲራዎች ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "19180", "contents": "ቼክ ሪፑብሊክ የአለም ባንዲራዎች ሰንደቅ ዓላማ (ይህ ባንዲራዎች ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "22396", "contents": "ቦረና አምሀራ (ይህ ስለ ብሔር ወይም ሕዝብ የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) ቦረና ኦሮሞ የኢትዮጵያ ብሔር ነው።"} {"id": "22402", "contents": "(ይህ ስለ ብሔር ወይም ሕዝብ የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) ቃጫማ የኢትዮጵያ ብሔር ነው።"} {"id": "22408", "contents": "(ይህ ስለ ብሔር ወይም ሕዝብ የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) ሸኮ የኢትዮጵያ ብሔር ነው።"} {"id": "22414", "contents": "(ይህ ስለ ብሔር ወይም ሕዝብ የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) ሜ -ኤ -ን የኢትዮጵያ ብሔር ነው።"} {"id": "22480", "contents": "ኦሮሞ ብሔራዊ ኮንግረስ የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲ ነው።"} {"id": "31156", "contents": "አሙል በኮሪያ የነገሠ ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "23104", "contents": "ቢልባላ ጭርቆስ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ከአለት የተፈለፈ ቤተ ክርስቲያን ነው።"} {"id": "23110", "contents": "የዓፄ ላሊበላ ተከታይ እና የዛግዌ ሥርወ መንግስት የመጨረሻ ንጉሥ የሆኑት ዓፄ ነዓኩቶ ለአብ አሁን በርሳቸው ስም በሚጠራ መንደር አቅራቢያ በሚገኝ ዋሻ ስር ያሰሩት ቤተከርስቲያን ነው። አቀማመጡም ከላሊበላ በስተደቡብ ምስራቅ 6 ኪሎ ሜትር ርቆ ነው። ቤተርክስቲያኑ በመጠን አነስተኛ ሲሆን ከተሰራበት ጀምሮ እስከአሁን ድረስ ከበላዩ ዋሻ ሳይደርቅ በሚፈስ የምንጭ ውሃው ይታወቃል። እንዲሁም ይህን ውሃ ለማጠራቀም የሚረዱ፣ በጊዜ ሂደት የጎደጎዱ ደንጋዮች ከቤተርክስቲያኑ ጥንታዊ የመጻሕፍት፣ መስቀሎችና ሙዳዮች ቅርስ ተርታ ይመደባሉ። በነዓኩቶ ለአብ ዋሻ ውስጥ ሌላው ጎላ ብሎ የሚታየው ንግሥት ዘውዲቱ በ20ኛው ክፍለ ዘመን ያሰሩት ከቀይ ጡብ የተሰራ አነስተኛ ህንጻ ነው። http://www.nai.uu.se/library/resources/dossiers/local_history_of_ethiopia/l/ORTLAL05.pdf ካርታ"} {"id": "23116", "contents": "አሸተን ማርያም ትልቁ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ከአለት የተፈለፈ ቤተ ክርስቲያን ነው።"} {"id": "23134", "contents": "እንዳ ማርያም ውቅሮ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ከአለት የተፈለፈ ቤተ ክርስቲያን ነው።"} {"id": "23140", "contents": "እንዶት ዋሻ ኮሮማች ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ከአለት የተፈለፈ ቤተ ክርስቲያን ነው።"} {"id": "23146", "contents": "ዋሻ ሚካኤል ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ከአለት የተፈለፈ ቤተ ክርስቲያን ነው።"} {"id": "23152", "contents": "ዓፄ ዋሻ ማርያም ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ከአለት የተፈለፈ ቤተ ክርስቲያን ነው።"} {"id": "33754", "contents": ""} {"id": "33790", "contents": "ፀጉር መሰንጠቅ በአማርኛ ፈሊጣዊ አነጋገር የሆነ ዘይቤ ነው። ሁሉን ነገር እየነቀሱ እያወጡ ስህተት መፈለግ። መጨረሻ የሌለው የቃላት ምርምር። አበበ ፀጉር መሰንጠቅ፣ከቁንጫ ለምድ ማውጣት ይወዳል።"} {"id": "31210", "contents": "'ሎይንግሰቅ ማክ ኤንጉሶ የ አየርላንድ ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "33808", "contents": "በማር የተለወሰ መርዝ በሬ ወለደ [[መደብ:በረት ገፊ"} {"id": "33814", "contents": "የሰማይ ገል ስባሪ በአማርኛ ፈሊጣዊ አነጋገር የሆነ ዘይቤ ነው። በጣም ግዙፍ፣ ትልቅ፣ ግብዳ።"} {"id": "31222", "contents": "ማክ ኲል በአየርላንድ ልማዳዊ አፈ ታሪክ ዘንድ ከቱዋጣ ዴ ዳናን ወገን የአየርላንድ ከፍተኛ ንጉሥ ነበር። የዳግዳ ልጅ ከርማይት ልጅ ሲሆን ከወንድሞቹ ማክ ኬክትና ማክ ግሬን ጋር አይርላንድን ለ ፳፱ ዓመታት በጋርዮሽ ገዛ። ዕውነተኛ ስሙ ኤጡር ሲሆን ስሙን ማክ ኲል ስለ አምላኩ ኰል ወሰደ። በ1434 ዓክልበ. ማክ ኲል የአባቱን የከርማይት ቂም በቅሎ ንጉሡን ሉግን ገደለው። ከመቶ ዓመታት በኋላ በ1334 ዓክልበ. ንጉሡ ፍያካ ማክ ደልበህ በተገደለበት ጊዜ ማክ ኲልና ፪ ወንድሞቹ ለ29 ዓመታት በጋርዮሽ እንደ ገዙ ይባላል። የፍያካና የእናቱ ኤማስ ሦስት ሴት ልጆች፣ ባንባ፣ ፎድላና ኤሪው የከርማይት ልጆች ሚስቶች ሆኑ፤ እነዚህም የአይርላንድ ደሴት ስያሜዎች ሆኑ። የማክ ኲልም ሚስት ባንባ ነበረች። በጥንታዊ ታሪኮች ዘንድ ሦስቱ ወንድማማች እያንዳንዱ የደሴቱን ሲሶ እንደ ገዛ ቢለንም፣ የአይርላንድ ታሪክ የሚባለው መጽሐፍ ግን እንደሚገልጸው፣ እያንዳንዱ ወንድም በመፈራረቅ ከፈተኛ ንጉሥነቱን ለ፩ ዓመት ይይዝ ነበር። በመጨረሻ በ1305 ዓክልበ. ግ. ሚሌሲያን የተባለው ወገን አይርላንድን ከእስፓንያ ወርረው ሦስቱን የቱዋጣ ደ ዳናን ነገሥታት በታይልቲን ውግያ አሸንፈው ገደላቸው፤ የሚሌሲያንም መጀመርያ ነገስታት ኤቤር ፊን እና ኤሪሞን ተከተሉዋቸው።"} {"id": "31228", "contents": "ሩድራይጌ ማክ ሲጥሪጊ በአይርላንድ አፈ ታሪክ ከ111 እስከ 81 ዓክልበ. ድረስ የአየርላንድ ከፍተኛ ነጉሥ ነበር። አብዛኞቹ የአይርላንድ ታሪኮች እንዳሉት የሩድራይጌ ዘመን ለ70 ዓመታት ቆየ፤ ጥቂቶች ግን 30 ዓመት ይላሉ። የላውድ አቆጣጠሮች (1014 ዓም ተቀነባብሮ) በመከተል፣ ይህ እስከ78 ዓክልበ. ድረስ ይሆናል። (በኋላ የታዩት ታሪኮች ግን ከዚያ በፊት ያደርጉታል።) ዘመኑ 30 ዓመት ከሆነ፣ በተረፈ በሌቦር ጋባላ ኤረን እንደሚለው ኮብጣክ ኮኤል ብሬግ በ314 ዓክልበ. እንደ ሞተ ይስማማል። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31234", "contents": "'ሰቅናሳቅ የ አየርላንድ ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31240", "contents": "ሴትና ኢናራይድ በአይርላንድ አፈ ታሪክ ከ670 እስከ 650 ዓክልበ. ግድም ድረስ የአየርላንድ ከፍተኛ ነጉሥ ነበር። የአይርላንድ ታሪኮች እንዳሉት የሴትና ዘመን ለ20 ዓመታት ቆየ። የላውድ አቆጣጠሮች (1014 ዓም ተቀነባብሮ) እና የድሮ አቆጣጠር በመከተል፣ ይህ ከ670 እስከ 650 ዓክልበ. ድረስ ይሆናል። (በኋላ የታዩት ታሪኮች ግን ከዚያ በፊት ያደርጉታል።) (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31246", "contents": "'ባይታን ማክ ሙይርቀርትታይግ የ አየርላንድ ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31252", "contents": "ዮካይድ ብሬስ በአየርላንድ ልማዳዊ አፈ ታሪክ ዘንድ ከቱዋጣ ዴ ዳናን ወገን የአየርላንድ መጀመርያው ከፍተኛ ንጉሥ ነበር። አባቱ የፎሞራውያን ንጉሥ ኤላጣ ሲሆን እናቱ የቱዋጣ ዴ ልዕልት ኤሪው ነበረች። የቱዋጣ ዴ ዳናን ወገን እንደ ፊር ቦልግ የነመድ ተወላጆች ነበሩ። በ1625 ዓ.ም. አካባቢ የታተመው የሴጥሩን ኬቲን ታሪክ መጽሐፍ የአይርላንድ ታሪክ እንዳለው፤ የነመድ ልጆች ከአይርላንድ ሲበተኑ ቱዋጣ ዴ ዳናን ደግሞ በግሪክ አገር (ቦዮቲያና አቴና አካባቢ) ይቆዩ ነበር። በዚያ ሲኖሩ ጠንቋይና አስማት ተማሩ። በዚያን ጊዜ የሶርያ ሥራዊት በብዙ መርከቦች ውስጥ ለጦርነት በግሪክ ደረሱ። ሶርያውያን የቱዋጣ ዴ ጠንቋይ አሸንፈው ቱዋጣ ዴ ሁላቸው ከግሪክ ወደ «ሎቅላን» (የአሁኑ ኖርዌ) ሸሹ፤ በዚያ ስለ ዕውቀታቸው አራት ከተሞች ከሕዝቡ ዘንድ ተቀበሉ፦ ከተሞቹም ፋልያስ፣ ጎርያስ፣ ፊንያስና ሙርያስ ተባሉ። በያንዳንዱ ከተማ ሕዝቡን ለማስተምር ትምህርት ቤት ከመሠረቱ በኋላ፣ ከኖርወይ ወደ ስኮትላንድ ሔደው እዚያ ለ፯ ዓመት ቆዩ። መሪያቸውናንጉሣቸው ኑዋዳ ነበር። በመጨረሻ በአይርላንድ ደረሱ፤ ነገር ግን ዘመዶቻቸው ፊር ቦልግ ግማሹን ደሴት ለማካፈል ፈቃደኞች አልነበሩም። ስለዚህ በአንድ ታላቅ ውግያ በማግ ቱይረድ ውግያ ፊር ቦልግ ተሸነፉ። የቱዋጣ ዴ ንጉሥ ኑዋዳ እጅ ስለ ተቋረጠ ዮካይድ ብሬስ ለ፯ አመት በአይርላንድ ነገሠ። እርሱ ግን ግማሽ ከፎሞራውያን ወገን ስለሆነ ለነርሱ ጥቅም ገዛቸው። በ፯ኛው ዓመት ኑዋዳ በጠንቋይ አዲስ የብር እጅ ስላገኘ ያንጊዜ እንደገና የቱዋጣ ዴ ንጉሥ ሆነ። ኑዋዳ ለ፳ ዓመታት ገዝቶ በ1474 ዓክልበ."} {"id": "34768", "contents": "(ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "22600", "contents": "ሆማር፣ ሆመር፣ ወይም እንደ ኦሮምኛ ሮቃ (Tamarindus indica) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ዛፍ ተክል ነው። እስከ 15 m. የሚደርስ ሁሌ ለም ነው። ፍሬው በውስጡ ዘሮቹ አሉት። ዘሮቹ ጉንቆል ለማድረግ ለአጭር ጊዜ ሊፈሉ ይቻላል። ከዚያ ደረቅ ቢቆዩ ለጥቂት ወሮችም ረቢ ይሆናሉ። ዛፉ ረጅም ሕይወት አለው፣ በ3 ወይም 4 አመት ውስጥ ያፈራል። ፍሬው ቡናማ ወይም ቀይ-ቡናማ ሲሆን ይመረታል። አንድ ዛፍ ብቻ በየዓመቱ 1.75 ኩንታል ፍሬ ሊሰጥ ይችላል። በእርጥብ ቆላ ደኖች፣ በወንዝ ዳሮች፣ በጉንዳን ጎጆች መኃል፣ ከ 800-1600 m ከፍታ ይገኛል። በአፍሪካና በየመን በዱር ኗሪ ተገኝቷል፣ በተረፈውም አለም ተለምዷል። በተለይ በሕንድ በሌሎችም አገራት እንደ ሰብለ ገበያ ይታደጋል። ፍሬው ጥሬ ሲሆን ደግሞ ይበላል። ፍሬው በአለም ዙሪያ በብዙ አይነት ጣፋጭ አበሳሰል ውስጥ ይገኛል። በላቲን አሜሪካ አንድ መጠት «ታማሪንዶ» ከተፈላው ፍሬ ይሠራል። ፍሬውም እንደ አቀዝቃዥ፣ ምግብ ፈጪ፣ በሆድ መነፋት ላይ፣ ለሚያስቀምጥ መድሃኒት፣ በእስኩርቪም ላይ ይጠቀማል። ፍሬው ከሞከከ ስለ አሲዱ መዳብንም ሆነ ነሐስን ለማጽዳት ይስማማል። በሎሚ ጭማቂ ፈንታ የሆማር ጭማቂ ቅዝቃዛ መጠት ይሆናል። በአስመራ የደረቀው ፍሬ እና ጭማቂው በሱቅ ተገኝተው ነበር። እንጨቱ ለከሰል ማለፊያ ነው። ቅጠሎቹ ከፍ ያለ አሲድ አለባቸው፣ በብጉንጅ ላይ እንደ አምቅ ያገልግላሉ። የውስጡ ዘሮቹም በተቅማጥ ተጠቅመዋል። ዘይቶቹ በአየሩ ተናኝ ስለሆኑ፣ በዛፉ ጥላ መቀመጥ የሚያረጋ ውጤት እንዳለው ተዘግቧል። በሌሎችም አገራት ፍሬው ለሆድ ድርቆት እንደሚያስቀምጥ መድሃኒት ታውቋል።."} {"id": "31312", "contents": "'ኮልማን ሪሚድ የ አየርላንድ ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "23218", "contents": "ማጉስ በ1490 ዓ.ም. አኒዩስ ዴ ቪቴርቦ የተባለው ጣልያናዊ መነኮሴ ባሳተመው ዜና ማዋዕል ዘንድ፣ የኬልቶች (በጋሊያ፣ አሁንም ፈረንሳይ አገር) ሁለተኛ ንጉሥ ነበረ። የሳሞጤስ ልጅና ተከታይ ሲሆን ለ49 ዓመት (ምናልባት 2263-2214 ዓክልበ. ግድም) እንደ ነገሠ ተብሏል። ዜና መዋዕሉም በጋሊያ ብዙ መንደሮች እንዳቆመ ይጨምራል። በአሁኑ ፈረንሳይ፣ እንግሊዝ፣ ሆላንድ፣ ምዕራብ ጀርመንና ስሜን-ምዕራብ ጣልያን ብዙ ከተሞች በጥንት ስማቸው ላይ «-ማጉስ» የሚለውን መድረሻ ስለ ነበረ በዚህ ንጉስ ማጉስ እንደ ተመሰረቱ የሚሉ ደራስያን አሉ። ለምሳሌ፣ በፈረንሳይ ሩዋን (ሮቶማጉስ) እና በእንግሊዝ ቸስተር (ኒዮማጉስ) ከተሞች በማጉስ ተሠሩ ብለው ያምናሉ። ከነዚህ በላይ ብዙ ሌሎች ከተሞች ጥንታዊ ሮማይስጥ ስሞች በዚያ ዙሪያ በ -ማጉስ ጨረሱ። እንዲሁም፦ በፈረንሳይ፦ አርጌንቶማጉስ - አሁን አርዠንቶን-ሱር-ክሮይዝ ካሬንቶማጉስ - ካረንታን ብሮኮማጉስ - ብሩማት ካቶማጉስ - ካየን ካሲኖማጉስ - ሻሰኖን ካቱሪጎማጉስ - ሾርዥ ኮንዳቶማጉስ - ሚሎ ኖዊዮማጉስ - ኒዦን ኖዊዮማጉስ ሌክሶዊዮሩም - ሊዜ ኖዊዮማጉስ ዌሮማንዱዎሩም - ኖዮን ኖዊዮማጉስ ትሪካስቲኖሩም - ንዮን ዌርኖማጉስ - ቬርኖን፣ ዑር አውግስጦማጉስ ሲልዋኔክቱም - ሰንሊ፣ ዋዝ ቄሣሮማጉስ በሎዋኮሩም - ቦቬ ዩሊዮማጉስ - አንዤ ዊንዶማጉስ - ለ ቪጋን፣ ጋርድ ብሪዎማጉስ - ብሪሜ በእንግሊዝ፦ ሲቶማጉስ - ጤትፎርድ ኖዊዮማጉስ ካንቲያኮሩም - ክሬይፎርድ ኖዊዮማጉስ ሬጊኖሩም - ቺቸስተር ቄሣሮማጉስ - ቸልምስፎርድ በምዕራብ ጀርመን (ከራይን ወንዝ ምዕራብ)፦ ቦርቤቶማጉስ - ቩርምዝ ኖዊዮማጉስ ትሬዊሮሩም - ኖይማገን-ድሮን ኖዊዮማጉስ ኔሜቱም - ስፓየር ማርኮማጉስ - ዲውረን ሪጎማጉስ - ሬማገን ዱርኖማጉስ - ዶርማገን ድሩሶማጉስ - ሜሚንገን ዩሊዮማጉስ - ፉለንዶርፍ ሌሎች፦ ስኪንጎማጉስ - ኤክሲሌስ፣ ጣልያን ቦዲንኮማጉስ - ሞንቴው ዳ ፖ፣ ጣልያን ካሚሎማጉስ - ሬዳቫሌ፣ ጣልያን ኖዊዮማጉስ ባታዎሩም - ኔመሕን፣ ሆላንድ ማጉስ እጅግ ጥበበኛ ስለ ነበር አንድ የጠቢቦች ክፍል ስለ ስሙ «ማጉስ» (ብዙ ቁጥር፦ ማጊ) ተነሥቶ እነኚህ ማጊዎች ትምህርታቸውን በፋርስ አገር ተስፋፉና ሰብአ ሰገል እንደ ሆኑ የሚሉ ጸሓፊዎች አሉ።"} {"id": "31360", "contents": "ጋን ማክ ዴላ በአየርላንድ ልማዳዊ አፈ ታሪክ ዘንድ ከፊር ቦልግ የአየርላንድ ከፍተኛ ንጉሥ ነበር። ሚስቱ ኤውዳር ወይም ኤታር ተባለች። 5000 ፊር ቦልግ አይርላንድን በ1130 መርከቦች በወረሩበት ጊዜ (1538 ዓክልበ. ግድም) ጋን ከዴላ ሌላ ልጆች ጋር ሻለቃ ነበረ። ጋንና ወንድሙ ሴንጋን ደሴቱን በእንበር ዱብግላይዝ (አሁን ኮርክ ወደብ) ገቡ። የጋን ክፍል ስሜን መንስተር ሲሆን ሴንጋን ደቡብ መንስተር ተቀበለ። ደግሞ ሩድራይግ ለ፪ አመት ገዝቶ ካረፈ በኋላ፣ ጋንና ወንድሙ ጌናን በጋርዮሽ ከፍተኛ ንጉሦች ሆነው ተከተሉት። ነገር ግን ከአራት አመት በኋላ ሁለቱ ከ፪ ሲህ ሰዎች ጋራ በቸነፈር ሞቱ። የተረፈው ወንድማቸው ሴንጋን ተከተላቸው።"} {"id": "22696", "contents": "ኣሹት ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።"} {"id": "35140", "contents": ""} {"id": "31426", "contents": "'ዦው ሢ የ ቻይና ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "35500", "contents": "ጠጣር ጂዎሜትሪ የሶስት ቅጥ ኅዋ ጂዎሜትሪ የሚጠናበት የሒሳብ ክፍል ነው። ሶስት ቅጥ ማለቱ እኛ የምንኖርበትን ኅዋ ቅጥ ማለት ነው። ይሄ አይነት ጂዎሜትር በጥንታውያኑ ግብጾችና ግሪኮች ዳብሮና ተመዝግቦ ይገኛል። ከጠጣር ጅዎሜትሪ ፈጠራዎች ምሳሌ፦"} {"id": "35644", "contents": "የከለዳውያን ዑር ወይም ዑር ከላውዴዎን (ዕብራይስጥ፦ אוּר כַּשְׂדִים /ኡር ከሥዲም/) በመጽሐፍ ቅዱስ መሠረት አብርሃም የተወለደበት ከተማ ነበረ። በኦሪት ዘፍጥረት 11:28 ዘንድ ታራ የአብርሃምን ወንድም ሐራንን የወለደበት አገር የከለዳውያን ዑር ነበር፣ በ11:32 ታራ ከአብራም፣ ሎጥና ሦራ ጋር ከከለዳውያን ዑር ወጥተው በካራን ተቀመጡ። በኩፋሌ 10፡24 መሠረት «የከለዳውያን ዑር» በአርፋክስድ ወገን በኬሴድ ልጅ በዑር በ1687 አመተ አለም ተሠርቶ ነበር። ሴሮሕ፣ ናኮርና ታራ ሁላቸው በዛ ይኖሩ ነበር። በቀድሞው አይሁድና አረብ ልማድ ግን «የከላውዴዎን ኡር» በስሜን መስጴጦምያ በ«ኡርፋ» (ኤደሣ) እንደ ተገኘ ይባላል። ሆኖም ይህ ቦታ «ኡርፋ» የሚለውን ስም ያገኘው በኋለኛ ዘመን (ከ300 ዓክልበ. በኋላ) መሆኑ ይታወቃል። የሥነ ቅርስ ሊቅ ሌዮናርድ ዉሊ «የከላውዴዎን ኡር»ና በኤፍራጥስ ላይ በሱመር የነበረው ዑር አንድላይ እንደ ነበሩ አሳመነ።"} {"id": "31474", "contents": "ፋ (ቻይንኛ፦ 發) በጥንታዊ ቻይና የሥያ ሥርወ መንግሥት ዘመን ንጉሥ ነበር። የቀዳሚው የጋው ልጅ ነበር። የቀርከሃ ዜና መዋዕል በተባለው ጽሑፍ ዘንድ፣ ለዘመኑ የተዘገበው እንዲህ ነው፦ በመጀመርያው ዓመት የተለያዩ ያልሠለጠኑ አሕዛብ ወደ ግቢው በር ለማክበር ተሰበሰቡ። በላይኛ ኩሬ ቦታ ጭፍራዎችን አሳዩ። በ፯ኛው አመት የመሬት መንቀጥቀጥ በደብረ ታይ በሻንዶንግ ሆነና ንጉሥ ፋ ዐረፉ። ልጁ ጄ ተከተለው።"} {"id": "30946", "contents": "ኤርትሩስ የእስፓንያ ንጉሥ ነበረ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "30958", "contents": "ፕሳፎ የእስፓንያ ንጉሥ ነበረ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "30964", "contents": "[[ስዕል:|thumb|300px| 2 ፔፒ]] 2 ፔፒ የግብጽ የቀድሞ ዘመነ መንግሥት ፈርዖን ነበረ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "30970", "contents": "[[ስዕል:|thumb|300px| መንካውሬ]] መንካውሬ የግብጽ የቀድሞ ዘመነ መንግሥት ፈርዖን ነበረ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "30976", "contents": "[[ስዕል:|thumb|300px| ሳሁሬ]] ሳሁሬ የግብጽ የቀድሞ ዘመነ መንግሥት ፈርዖን ነበረ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "30982", "contents": "[[ስዕል:|thumb|300px| ቃዓ]] ቃዓ የግብጽ የቀድሞ ዘመነ መንግሥት ፈርዖን ነበረ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "30988", "contents": "[[ስዕል:|thumb|300px| ነፈረፍሬ]] ነፈረፍሬ የግብጽ የቀድሞ ዘመነ መንግሥት ፈርዖን ነበረ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31486", "contents": "አሁን ፡ ወጣች፡ዠምበር። ተሸሽጋ ፡ የነበር። በጣሊያናዊው ኢኛትሲዮ ግዊዲ ተሰብስበው በ1899ዓ.ም. የታተሙ የአማርኛ ቅኔዎችንና ጣሊያናዊ ትርጓሚያቸውን ይመለከታል።"} {"id": "31582", "contents": "ጋውት ወይም ጋውቲ፣ ጋውትር፣ ጌጣር፣ ጎጡስ በጥንታዊ ጀርመናውያን አፈ ታሪክ የጎታውያን ነገዶች አባት ነበር። የጀርመን መምህር ዮሐንስ አቬንቲኑስ (1515 ዓ.ም. ግድም) እንዳለው በናምሩድ ዘመን ጎጡስ ወደ አውሮጳ ከቱዊስኮን ጋር ከሄዱት 20 መኳንንት መካከል አንዱ ነበር። በቱዊስኮን መንግሥት የራሱ ክፍል ጎጣላንድ (አሁን ደቡብ ስዊድን) ሆነ። በአቬንቲኑስ ዘመን ደግሞ የጻፈው ሊቅ ዮሐንስ ማግኑስ እንዳለው፣ ጌጣር ወይም «ጎጉስ» የማጎግም ልጅ ሲሆን የጎታውያን መጀመርያ ንጉሥ በጎጣላንድ ሆነ። በጥንታዊ ኖርስኛ ልማዶች፣ ጋውቲ ወይም ጋውትር የአረመኔ አምላክ ኦዲን ልጅ ነበር። ብዙ ጊዜ ጋውት ወይም ጋውትር ደግሞ የኦዲን ስያሜ ሆኖ ይታያል። በጥንታዊ እንግሊዝኛ የነገሥታት ዘር ሐረጎች ዘንድ፣ «ጌየት» የተባለ ወላጅ በአረመኔዎች በኩል እንደ አምላክ ይቆጠር ነበር። ይህ ጌየት የ«ታቷ» ልጅ ይባላል። የጎታውያን ታሪክ የጻፈው መምህር ዮርዳኔስ እንደ መዘገበው፣ የአገር ውጭ ጎታውያን አባት «ጋፕት» ተባለ። ይህ በፊድሉ ለ«ጋውት» እንደ ተሳተ ይገመታል። ዳሩ ግን በዮሐንስ ማግኑስ ዝርዝር «ጋፕቱስ» የቤሪክ ልጅ ሲሆን የውጭ አገር ጎታውያን አባት ነው። የማጎግ ልጅ ጌጣር ግን የውስጣዊ ጎታውያን አባት ይባላል።"} {"id": "31624", "contents": "ሞንዞን (እስፓንኛ፦ Monzón) በእስፓንያ የሚገኝ መንደር ነው። አምባው በእስልምና ግዛት በ8ኛው ክፍለ ዘመን ዓ.ም. ተሠራ። ክርስቲያኖች በ1075 ዓ.ም. መለሱት። ከ1081 እስከ 1135 ዓ.ም. ድረስ ራስ-ገዥ የሞንዞን መንግሥት ዋና ከተማ ነበር። እስላሞች ግን ከ1118 እስከ 1122 እና ከ1128 እስከ 1133 ዓ.ም. ድረስ እንደገና ያዙት። በ1135 ዓ.ም. ከተማው ለቴምፕላርስ ተሸጠ። ከዚያ በኋላ የአራጎን መንግሥት ግቢ፣ ችሎት ወይም ፓርላማ አንዳንዴ በሞንዞን ይገኝ ነበር። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "36388", "contents": "ቁጠሮ ድረ ገጽ ከ2001 ጀምሮ ግልጋሎት እየሰጠች የምትገኝ ድረ ገጽ ነች። ግልጋሎት መስጠት በጀመረችበት በመጀመሪያ 5 ዓመታት ውስጥ ሙሉ ትኩረቷ በአማርኛ ስነ ጽሁፍ ዙሪያ ማለትም በሥነ- ግጥም፤ ቅኔ፤ አጫጭር ልቦለዶች እና ከስነ ጽሁፍ ጋር ተያያዥነት ባላቸው የፈጠራ ስራዎች ላይ ነበር። ከ2005 ጀምሮ ግን በተለይ በምርጫው እንቅስቃሴና ከዚያ ጋር በተጎዳኙ ጉዳዮች ላይ ዘገባና ጽሁፎችን በማቅረብ ቀስ በቀስም ወደ ነጻው ሚዲያነት አድጋለች፤ ቋጠሮ ከስነ ጽሁፍ ስራዎች ወደ ዜና አውታርነት ለመለወጥ የተነሳሳችው በተለይ ከምርጫ 2005 ዋዜማ ጀምሮ በኢትዮጵያ ህዝብ ላይ ይታይ የነበረው ለለውጥ የመነሳሳት ፍላጎት ያስደነገጠው የወያኔ መንግስት የመረጃውን ፍሰት ለመገደብ ባድረገው ከፍተኛ የአፈና እንቅስቃሴ ሳቢያ የተፈጠረውን ክፍተት ለመሸፈን በማሰብ ነው። በዚህም እንቅስቃሴዋ በአጭር ጊዜ ውስጥ በጸረ ፕሬሱ በወያኔ በመንግስት ኢላማ ውስጥ ገብታ ከ2006 ጀምሮ በኢትዮጵያ እንዳትታይ ታግዳ ቆይታለች። እንሆ ቋጠሮ ላለፉት 16 ዓመታት የድምጽ አልባው ኢትዮጵያዊ ወገን ድምጽ በመሆን የበኩሏን እየተወጣች ትገኛለች። ይሀው ጥረቷ በግፈኞች መዳፍ ውስጥ የሚገኘው መላው ኢትዮጵያዊ ነጻነቱን እስኪጎናጸፍ ድረስ ይቀጥላል። ቁጠሮ"} {"id": "36796", "contents": "የ2010 እ.ኤ.አ. ፊፋ የዓለም ዋንጫ ጥሎ ማለፍ ደረጃ ከምድብ ደረጃ በኋላ ከሰኔ ፲፱ እስከ ሐምሌ ፬ ቀን ፳፻፪ ዓ.ም. ተከናውኗል። ሁሉም ሰዓታት በደቡብ አፍሪቃ ሰዓት ናቸው። ^ ሀ ለ \"(እንግሊዝኛ) Tactical Line-up – Last 16 – Uruguay-Korea Republic\" (PDF). FIFA.com. Fédération Internationale de Football Association. Archived from the original on ሰኔ ፳፰ ቀን ፳፻፪ ዓ.ም.. በሰኔ ፲፱ ቀን ፳፻፪ ዓ.ም. የተወሰደ. ^ ሀ ለ \"(እንግሊዝኛ) Tactical Line-up – Last 16 – United States-Ghana\" (PDF). FIFA.com. Fédération Internationale de Football Association. በሰኔ ፲፱ ቀን ፳፻፪ ዓ.ም. የተወሰደ. ^ ሀ ለ \"(እንግሊዝኛ) Tactical Line-up – Last 16 – Germany-England\" (PDF). FIFA.com. Fédération Internationale de Football Association. Archived from the original on ሰኔ ፳፯ ቀን ፳፻፪ ዓ.ም.. በሰኔ ፳ ቀን ፳፻፪ ዓ.ም. የተወሰደ. ^ ሀ ለ \"(እንግሊዝኛ) Tactical Line-up – Last 16 – Argentina-Mexico\" (PDF). FIFA.com. Fédération Internationale de Football Association. Archived from the original on ሰኔ ፳፯ ቀን ፳፻፪ ዓ.ም.. በሰኔ ፳ ቀን ፳፻፪ ዓ.ም. የተወሰደ."} {"id": "46906", "contents": "ላቲን አሜሪካ ማለት በስሜን አሜሪካ ወይንም በደቡብ አሜሪካ ያሉትና ከሮማይስጥ የደረሱት ልሳናት (እስፓንኛ፣ ፖርቱጊዝኛ ወይም ፈረንሳይኛ) በይፋ የሚነገሩባቸው አገራት ማለት ነው።"} {"id": "37192", "contents": "ቻርልስ ዳርዊን (1801-1874 ዓ.ም.) የእንግሊዝ ሥነ ፍጥረት ሊቅ ሲሆን ሕያው ዝርያዎች ሁሉ ከጋራ ወላጅ በዝግመተ ለውጥ እንደ ወረዱ የሚያሳየውን ኅልዮት መሠረተ። ይህ ማለት ሰዎች ብቻ ሳይሆን እንስሶችና ተክሎች ሁሉ አንድ ዝርያ ወደ ሌላ ዝርያ በመለወጥ አንድ ወላጅ እንደ ነበራቸው የሚል ነው። መለጠፊያ:መዋቅር-ሰfዎች"} {"id": "37468", "contents": "ድሩዊስ በ1490 ዓ.ም. አኒዩስ ዴ ቪቴርቦ የተባለው ጣልያናዊ መነኮሴ ባሳተመው ዜና ማዋዕል ዘንድ፣ የኬልቶች (በጋሊያ፣ አሁንም ፈረንሳይ አገር) አራተኛ ንጉሥ ነበረ። የሳሮን ተከታይ ሲሆን ለ14 ዓመት (ምናልባት 2153-2139 ዓክልበ. ግድም) እንደ ነገሠ ተብሏል። ዜና መዋዕሉ በሙያ የተመላ ይለዋል፤ አኒዩስም ባቀረበው ሓረግ ዘንድ አባቱ የሳሮን ልጅ ናምኔስ ነበረ። በሻርትረ አካባቢ በድርው ኮሌጅ ሠርቶ የድሩዊዶች ሥርዓት መስራች እንደ ሆነ ይታመን ነበር። በሻርትረ ዙሪያ ደግሞ በጥንት የተገኘው ካርኑቴስ ወገን አባት እንደ ነበር ተጽፏል።"} {"id": "37588", "contents": "ብሩናይ በእስያ የሚገኝ አገር ሲሆን ዋና ከተማው ባንዳር ሰሪ ቤጋዋን ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "37660", "contents": "መርጡለ ማርያም ከተማ የምትገኘው በአማራ ክልል በምሥራቅ ጎጃም መስተዳደር ዞን እነብሴ ሳር ምድር ወረዳ ሲሆን የወረዳው ርዕሰ ከተማ ነች ፡፡ የተመሰረተችውም ህሩያን ነገስታት አብርሃ ወ አፅብሃ ታላቁን ባለ ፲፪ ቤተ መቅደስ ቤተ ክርስቲያን ሲሰሩ ነው ፡፡"} {"id": "41752", "contents": "የግብጽ ኖሞች (ጥንታዊ ግብጽኛ፦ /ሰፓት/) በጥንታዊ ግብጽ የነበሩት 42 አስተዳዳሪ ክልሎች ነበሩ። በታችኛ ግብጽ (ስሜን ግብጽ) 20 ኖሞች ከ1 እስከ 20 ይቆጠራሉ። በላይኛ ግብጭ (ደቡባዊ ግብጽ) ደግሞ 22 ኖሞቹ ከ1 እስከ 22 ይቆጠራሉ።"} {"id": "41848", "contents": "ነቀን (ግሪክኛ፦ Ιεράκων πόλις፤ /ህየራኮን ፖሊስ/ «የጭላት ከተማ») የጥንታዊ ግብፅ ከተማ ነበረ። ከግብጽ ቀድሞ ዘመነ መንግሥት ወቅት አስቀድሞ የላይኛ ግብጽ ቤተ መንግሥት በነቀን ይገኝ ነበር፣ ይህ በአባይ ወንዝ ሸለቆ የነበሩት ሀገራት በአንድ የግብጽ መንግሥት ገና ሳይዋሀዱ ማለት ነው። ከዚሁ ዘመን (3100 ዓክልበ. ግድም) ብዙ ቅርሶች ለምሳሌ የጊንጥ ዱላ እና የናርመር መኳያ ሠሌዳ በነቀን ተገኝተዋል። ከዚህ ዘመን በኋላ በመካከለኛው መንግሥት ደግሞ (2075 ዓክልበ. ግድም) የላይኛ ግብጽ 3ኛ ኖም መቀመጫ ሆኖ ነበር።"} {"id": "41902", "contents": "ዮሃን ሰባስቲያን ባች (Johann Sebastian Bach, ማርች 21 ፣ 1685 - ሐምሌ 28 ፣ 1750) የባሮክ ዘመን የጀርመን አቀናባሪ ነበር። እሱ በምዕራባዊ ታሪክ ውስጥ ካሉ ታላላቅ ሙዚቀኞች አንዱ እንደሆነ በሰፊው ይታመናል። ባች እንደ ሞዛርት ፣ ቤትሆቨን እና ብራህስ ባሉ ሙዚቀኞች ላይ ተጽዕኖ አሳድሯል ፣ እናም የዘመኑ ሙዚቃን ወደ ከፍተኛ ጥራት እና ፍጽምና አምጥቷል። ባች በምዕራባዊያን ታሪክ ውስጥ በጣም አስፈላጊ ከሆኑት አርቲስቶች መካከል አንዱ ሲሆን የእሱ ሙዚቃ በዓለም ዙሪያ ይከናወናል። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) ^ https://www.biography.com/musician/johann-sebastian-bach ^ http://www.classical.net/music/comp.lst/bachjs.php ^ /https://www.oxfordmusiconline.com/grovemusic/view/10.1093/gmo/9781561592630.001.0001/omo-9781561592630-e-6002278195"} {"id": "38134", "contents": "ሞሽቼና (ዩክራይንኛ፦ Мощена) በዩክራይን የሚገኝ መንደር ነው። 581 ሰዎች ይኖሩበታል። መንደሩ ከ1535 ዓ.ም. ይታወቃል።"} {"id": "42004", "contents": "ዶመኒካ የካሪቢያን ባህር ደሴት አገር ሲሆን ዋና ከተማው ሮዞ ነው። የሀገሩ ዋና ምርት ሙዝ ነው፣ እንዲሁም የኮኮነት፣ ብርቱካን ሌሎችም ፍራፍሬ ይመረታሉ። በቅርብም ጊዜ ቡና፣ ሬት፣ ማንጎ፣ ፓፓያ ተጨምረዋል። የሳሙናም እንዱስትሪ አለ። የአገር ሥራ ቋንቋ እንግሊዝኛ ቢሆንም የሕዝብ መነጋገሪያ የዶመኒካ ፈረንሳይ ክሬዮል ነው። በዶመኒካ ባሕል አበሳሰል አሣ በሊጥ ጥብስ፣ የበቆሎ ገንፎ፣ ሙዝ ጥብስ፣ ስኳር ድንች፣ ድንች፣ አተር በሩዝ፤ ቡናማ ወጥ ዶሮ፣ [[በሬ] በሽንኩርትና ካሮት ወጥ ይወደዳሉ። በአገሩ ታሪክ፣ እስከ 1682 ዓም ድረስ የደሴቶች ኗሪዎች የካሪቦች ብሔር አውሮጳውያን እንዳይሠፍሩባቸው ከለከሉ። በቋንቋቸው ዶመኒካን «ዋይጡ ኩቡሊ» ይሉት ነበር። የፈረንሳይ ሰዎች በ1682 ዓም ሠፈሩበት፣ ዩናይትድ ኪንግደም በጦርነት በ1753 ዓም ያዘው፣ እንደገና ከ1770 እስከ 1775 ዓም ድረስ ወደ ፈረንሳይ ተመለሰ፤ ከዚያም ጀምሮ የዩናይትድ ኪንግደም ቅኝ ግዛት ሆኖ እስከ 1970 ዓም ድረስ ቆይቶ ነበር። በ1970 ዓም አገሩ የዩናይትድ ኪንግደም ንግሥት ትቶ ነፃ ሪፐብሊክ ሆነ። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "47284", "contents": "ጃኪ ቻን፣ (1946 ዓም ተወለደ) ሆንግ ኮንጋዊ ተዋናይ እና የፍልሚያ ጥበበኛ። ከፍተኛ እንቅስቃሴ ባላቸው ፊልሞቹ ይታወቃል፤ እንደዚ አይነት ፊልሞች ሲሰሩ የሚጠይቁትን የተለየ አቅም ጨምሮ በመስራቱ በአለም ዕውቅና አጊንቷል። ጃኪ ቻን ከቻይና ወይም በሷ ውስጥ ሆና ራሷን ከምታገለዋ ሀገር ሆንግ ኮንግ ቢሆንም በአለም በጣም አሉ ከተባሉ የፊልም ገበያዎችጋ አብሮ በመስራት እና ከፍተኛ እውቅና በማግኘት ይታወቃል። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "47308", "contents": "ለ ኮርቡዝዬ (ዕውነተኛ ስም ሻል-ኤዷር ዦነሬ፤ 1880-1957 ዓም) ዝነኛ የፈረንሳይ ሥነ ህንፃ ሊቅና ጸሐፊ ነበሩ። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "47326", "contents": "ዣክ ካርትዬ (ፈረንሳይኛ፦ Jacques Cartier ወይም በብረቶንኛ፦ Jakez Carter ጃከዝ ካርተር፤ 1484-1549) ለፈረንሳይ መንግሥት መጀመርያ ወደ ካናዳ የተጓዘ ብሬቶናዊ ተጓዥ ነበረ። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "47392", "contents": "አንቶኒዮ ቪቫልዲ (ጣልኛ: Antonio Vivaldi) 1670-1733) የጣልያን አቀነባባሪ ነበሩ።"} {"id": "38608", "contents": "አርጡማ በአፋር ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "38620", "contents": "ዱለቻ (ወረዳ) በአፋር ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "38626", "contents": "ጭፍራ (ወረዳ) በአፋር ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "38662", "contents": "ሲያደበርና ዋዩ እንሳሮ በአማራ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "47470", "contents": "በሚያዚያ 25 ፣ 2009 ዓ.ም የወጣ ሲሆን በውስጡ 14 ዘፈኖችን ተካተውበታል። አልበሙ በአለም አቀፍ ሙዚቃ ለ አንድ ሳምንት በአንደኝነት መቆየት ችሏል። አልበሙን በመጀመሪያ ዙር ህትመት 500ሺህ ኮፒ ለሽያጭ የቀረበ ሲሆን ለዚህም ቴዎድሮስ ካሳሁን 5ሚሊየን የኢትዮጵያ ብር እንደተከፈለው ገልጿል። ኢትዮጵያ ሳምባሬ ማር እስከ ጧፍ (ፍቅር እስከ መቃብር) አና ኛቱ (ለእኔ ያርድገው) መማፀኔ ታሞልሻል ያምራል እማ ዘንድ ይደር (አምሳለ ጦቢት ቴዎድሮስ 2ኛ ማራኪዬ አሜን አደይ ናት ባሮ ኦላን ይዞ"} {"id": "38926", "contents": "ዶዶላ (ወረዳ) በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው። {{አቀማመጥ |align=center ዶዶላ (ወረዳ) በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "47668", "contents": "የቢራቢሮ ክፍለመደብ (Lepidoptera) እጅግ ሰፊ የሦስት አጽቄ ክፍለመደብ ነው። ብዙ ዝርያዎች ለቁንጅናቸው ታውቀዋል። ከበርካታ ዝርያዎቹ መካከል ብዙዎች ልብስን የሚበሉ አይነቶች ብል ይባላሉ። ሌሎች ቢራቢሮ ይባላሉ። ቢራቢሮ በሕጻንነቱ በፍጹም የተለየ መልክ አለው፣ ይህም አባ ጨጓሬ ይባላል። እንደ አካለ መጠን ቢራቢሮ ከመሆኑ በፊት ምንም ክንፍ ወይም በረራ የለውም። ከጊዜ በኋላ አባ ጨጓሬ ሲያድግ በልቃቂት ወይም በምድር ተደብቆ ሙሽሬ ይሆናል፤ በኋላም ከዚህ ልቃቂት ወጥቶ አካለ መጠን የሚበርር ቢራቢሮ ነው።"} {"id": "47692", "contents": ""} {"id": "4919", "contents": "1 January 1703 - 9 September 1703 እ.ኤ.ኣ. = 1695 ዓ.ም. 10 September 1703 - 31 December 1703 እ.ኤ.ኣ. = 1696 ዓ.ም."} {"id": "39784", "contents": "ወ/ሮ ሮማን ተስፋዬ የ፫ ሴቶች ልጆች እናት የቀድሞው የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር]] ኃይለማሪያም ደሳለኝ ባለቤትና የቀድሟ የኢትዮጵያ ቀዳሚ ወ/ሮ ናቸው። የትውልድ ቦታ: ሻንቶ: ወላይታ (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "40006", "contents": "ፍሬኄናል ዴ ላ ሲዬራ (እስፓንኛ፦ Fregenal de la Sierra) የእስፓንያ ከተማ ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "40204", "contents": "5 March በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም የካቲት 26 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "47890", "contents": "አልማቲ የካዛክስታን ትልቁ ከተማ ነው። 1,703,481 ኗሪዎች አሉት። ከ1913 ዓም በፊት ስሙ ቨርኒይ ሲሆን በዚያን አመት ወደ አልማ-አታ ተቀየረ። በ1985 ዓም ይህ እንዳሁንም «አልማቲ» ሆነ። በ1989 አም የካዛክስታን ዋና ከተማ ከዚህ ወደ አስታና ተዛወረ።"} {"id": "47902", "contents": "W / w በላቲን አልፋቤት 23ኛው ፊደል ነው። የW መነሻ ከጎረቤቱ ከ «V» ነበር። ስለዚህ ከቅድመ-ሴማዊ ጽሕፈት «ዋው» ከደረሱት 5 ፊደላት (F, U, V, W, Y) አንድ ነው። በሮማይስጥ ፊደሉ «V» ወይንም /ኡ/ ወይንም /ው/ ሊወከል ይችል ነበር። ከ600 ዓም በኋላ በጀርመናዊ ቋንቋዎች ውስጥ ድምጹን /ው/ ለመጻፍ፣ ይደረብ ነበር እንደዚህ፦ VV። በየጥቂቱ ከ1550 በፊት ይህ የራሱ ፊደል «W» ተቆጠረ። ሆኖም በጣልኛ አይገኝም፣ በእስፓንኛ ወይም በፈረንሳይኛም አልፎ አልፎ በባዕድ ቃላት ይታያል፤ «W» የሚጠቀመው ግን በእንግሊዝኛ (ለ /ው/) እና ጀርመንኛ (ለ /ቭ/) ነው። በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ W የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ።"} {"id": "44548", "contents": "1 ነፈርሆተፕ ኻሰኸምሬ ግብጽ በ2ኛው ጨለማ ዘመን (13ኛው ሥርወ መንግሥት) ከ1701 እስከ 1690 ዓክልበ. ግድም ድረስ የገዛ ፈርዖን ነበረ። የ3 ሶበክሆተፕ ተከታይ ነበረ። በቶሪኖ ቀኖና ዘንድ ኻሰኸምሬ ነፈርሆተፕ ለ፲፩ ዓመት ገዛ ሲለን ለእርሱ ብዙ ሐውልቶችና ቅርሶች ይታወቃሉ። እንደ ቀዳሚው ፫ ሶበክሆተፕ ከወታደራዊ ቤተሠብ እንደ መጣ ይመስላል። አባቱ ሀዓንኸፍና እናቱ ከሚ ነበሩ፤ የዚህም ሀዓንኸፍ አባት ነሂ እናቱም ሰነብቲሲ ተባሉ። ይህም ነሂ «የከተማ ሻለቃ» የሚመስል ማዕረግ እንደ ነበረው ይታወቃል። የሀዓንኸፍ ፫ ልጆች ሁሉም ፈርዖኖች ስለ ሆኑ በበርካታ ጽላቶች ይከበራል። የነፈርሆተፕ ልጆች ደግሞ ልዑል ሀዓንኸፍና ልዕልት ከሚ ተባሉ። በጌባል (በፊንቄ) የተገኙት ቅርሶች የነፈርሆተፕ «አገረ ገዥ» በጌባል «ያንቲኑ» እንደ ነበር ያስረዳሉ። እሱም ከማሪ ጽላቶች ያንቲን-ዓሙ «የጌባል ንጉሥ» ይባላል። ይህም ነፈርሆተፕ በባቢሎን ንጉሥ ሃሙራቢ ዘመን እንደ ነገሠ ማስረጃ ነው። ወደ ነፈርሆተፕ ዘመን መጨረሻ ወንድሙ ሲሐጦር ከእርሱ ጋራ የጋርዮሽ ፈርዖን ተደርጎ ሲሐጦር በጥቂት ወራት ውስጥ እንደ ሞተ ይመስላል፤ ከዚያም ሌላ ወንድማቸው ካነፈሬ 4 ሶበክሆተፕ የጋርዮሽ ፈርዖን ሆነ። ከዚያም ትንሽ በኋላ ነፈርሆተፕ ዓርፎ ካነፍሬ ሶበክሆተፕ ለብቻ ፈርዖን ሆነ። K.S.B. Ryholt: The Political Situation in Egypt during the Second Intermediate Period, c. 1800 – 1550 BC, Carsten Niebuhr Institute Publications, vol. 20."} {"id": "40624", "contents": "28 May በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም ግንቦት 20 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "40636", "contents": "6 June በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም ግንቦት 29 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "40642", "contents": "9 June በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም ሰኔ 2 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "5033", "contents": "1 January 1646 - 7 September 1646 እ.ኤ.ኣ. = 1638 ዓ.ም. 8 September 1646 - 31 December 1646 እ.ኤ.ኣ. = 1639 ዓ.ም."} {"id": "40672", "contents": "24 June በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም ሰኔ 17 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "44206", "contents": "ቫንዳሉስ (በጀርመንኛ ቫንድለር) በጀርመን አፈ ታሪክ ዘንድ በጥንት የጀርመን ፱ኛው ንጉሥ ነበረ። ከአባቱ ሷይቩስ ቀጥሎ ለ41 ዓመታት (ምናልባት 1923-1882 ዓክልበ. ግድም) ነገሠ። በተለያዩ ምንጮች ዘንድ ይህ ቫንዳሉስ በጌርማኒያ የኖረውን ቫንዳላውያን ብሔር መሠረተ፤ ከነርሱም አንዳንድ ሕዝቦች፦ ቡርጉንዳውያን፣ አላኖችና ዌንዳውያን ይጠቀሳሉ። በታወቀው ታሪክ፣ ቫንዳሎቹ በ፭ኛው ክፍለ ዘመን በሮሜ መንግሥት ውድቀት ጊዜ ከጌርማኒያ ወጥተው እስከ ዛሬው ቱኒዚያ ድረስ ፈለሱ። አቬንቲኑስ እንደ ጻፈው በዚህ ጊዜ አትላስ ኪቲም በእስፓንያ ገዛ። ስለ ቫንዳሉስ መንግሥት ብዙ ሌላ ዝርዝር አይሰጠም። ከ፵፩ ዓመታት በኋላ በልጁ ቴውታኔስ እንደ ተከተለ ይባላል።"} {"id": "40738", "contents": "31 July በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም ሐምሌ 24 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "5069", "contents": "1 January 1628 - 7 September 1628 እ.ኤ.ኣ. = 1620 ዓ.ም. 8 September 1628 - 31 December 1628 እ.ኤ.ኣ. = 1621 ዓ.ም."} {"id": "40780", "contents": "15 August በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም ነሐሴ 9 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "40786", "contents": "18 August በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም ነሐሴ 12 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "40870", "contents": "2 September በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም ነሐሴ 27 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "5111", "contents": "1 January 1607 - 8 September 1607 እ.ኤ.ኣ. = 1599 ዓ.ም. 9 September 1607 - 31 December 1607 እ.ኤ.ኣ. = 1600 ዓ.ም."} {"id": "5117", "contents": "1 January 1604 - 7 September 1604 እ.ኤ.ኣ. = 1596 ዓ.ም. 8 September 1604 - 31 December 1604 እ.ኤ.ኣ. = 1597 ዓ.ም."} {"id": "5129", "contents": "1 January 1598 - 7 September 1598 እ.ኤ.ኣ. = 1590 ዓ.ም. 8 September 1598 - 31 December 1598 እ.ኤ.ኣ. = 1591 ዓ.ም."} {"id": "5147", "contents": "1 January 1589 - 7 September 1589 እ.ኤ.ኣ. = 1581 ዓ.ም. 8 September 1589 - 31 December 1589 እ.ኤ.ኣ. = 1582 ዓ.ም."} {"id": "40906", "contents": "28 February በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) በዘመነ ማቴዎስ፣ በዘመነ ማርቆስና በዘመነ ሉቃስ የካቲት 21 ቀን ማለት ነው። በዘመነ ዮሐንስ ግን (ዘመነ ሉቃስ የሥግር ዓመት በመሆኑ) የካቲት 20 ቀን ላይ ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "5159", "contents": "1 January 1583 - 8 September 1583 እ.ኤ.ኣ. = 1575 ዓ.ም. 9 September 1583 - 31 December 1583 እ.ኤ.ኣ. = 1576 ዓ.ም."} {"id": "44362", "contents": "ላብራዶር ሪትሪቨር ተብለው የሚታወቁት ውሻዎች ላብራዶር እንዲሁም ላብ በሚሉትም ስሞች ይጠራሉ። እነኝህ ውሻዎች ሪትሪቨር (የታደኑ እንስሳትን ወደ አዳኙ የሚያመጡ) ከሚባለዉ ዝርያ ውስጥ የሚካተቱ ናቸው። በባህሪያቸው የተለሳለሱ ሲሆኑ ከህጻናት እና ከአዛውንቶች ጋራ በጥሩ ሁነታ ይግባባሉ። ላብራዶሮች ስፖርት ወዳድና ተጫዋች ሲሆኑ በብዙ የውሻ ባለቤቶች ዘንድ ተመራጭ ናቸው። በብዙ ሃገሮች የእርዳታ ዉሻን ሚና ይሚጫወቱት እነዚህ ውሻዎች በተለይም አይነ-ስውራንን እና ከኦቲዝም ጋራ የሚኖሩ ሰዎችን እንዲሁም የህግ አስከባሪ ባለሙያዎችን እንዲያግዙ ማሰልጠን ይቻላል። ሰውነታቸው ከትላልቆች ተርታ የሚመደበው እነዚህ ውሻዎች በብዛት ክብደታቸው ለወንዶች ከ29-36ኪግ ለሴቶች ድግሞ ከ25-32ኪግ ድረስ ይመዝናል። ለላብራዶሮች ተቀባይ ተብለው የተመዘገቡት ቀለሞች ጥቁር፥ ቢጫ (ከሽሮ እስከ ቀላ ያለ ቀበሮ) እና ቡናማ ግራጫ (ከመካከለኛ እስከ ጥቁር ቡኒ) ናቸው። ^ \"Litter Size in Dogs\". Crown Partners Scientific Library. Royal Canin. በApril 25, 2011 የተወሰደ. ^ Cassidy, Kelly M. (February 1, 2008). \"Breed Weight and Lifespan\". Dog Longevity. በApril 25, 2011 የተወሰደ."} {"id": "44368", "contents": "ማናማልቴል (ማናባልቴል፣ ማናበልቴኤል፣ ማናባልቲኤል) የማርቱ (አሞራዊ) ንጉሥ ኪሱራ በሚባል ከተማ-አገር በመስጴጦምያ ሲኖር ምናልባት ከ1836 እስከ 1805 ዓክልበ. አካባቢ ነገሠ። ከሥነ ቅርስ ሰነዶች ጥቂት መረጃ ይታወቃል። ማናማልቴል ለዘመናዊ መምህራን መጀመርያ የታወቀው በ1891 ዓ.ም. በታተመ የሥነ ቅርስ መጣጥፍ ነበር። ከባቢሎን መጀመርያ ነጻ ንጉሥ ከሱሙ-አቡም ዘመን አስቀድሞ በዙሪያው ግዛት እንደ ነበረው ታወቀ። ሊቃውንት በፊት ዋና ከተማው ሲፓራ እንደ ነበር ቢመስላቸውም ጽላቶች በየጥቂቱ ሲነበቡ አሁን የኪሱራ ንጉሥ መሆኑ ተረጋገጠ። ለእርሱ ፲ ያህል ልዩ የዓመት ስሞች በሰነዶቹ መካከል ተገኝተዋል፤ ቅድም-ተከተላቸው ግን አይታወቀም። ከነዚህ አንዱ ትኩረት የሚስብ «ኡር-ኒኑርታ ያረፈበት ዓመት» (= 1806 ዓክልበ. ግድም) የሚባለው ነው። ሌላ ከተማ-አገር ኢሊፕ-አኩሱም ደግሞ በንጉሥ ሃሊዩም ሥር ሆኖ ይህን ዓመት ስም «ኡር-ኒኑርታ የተገደለበት ዓመት» አለው። በዚያ ወቅት የካዛሉ ንጉሥ ሱሙ-ዲታና ዓርፎ ያምጺኤል በተከተለው ጊዜ ሱሙ-አቡም በባቢሎን ነጻነት ከካዛሉ አዋጀ። ሱሙ-አቡም ኢሊፕ በያዘበት ጊዜ (1805 ዓክልበ.) ሃሊዩም በአብዲ-ኤራ፣ ማናማልቴልም በሻራሥዩሩም እንደ ተተኩ ይመስላል። ከሁለት ዓመታት በኋላ ግን የላርሳ ንጉሥ ሱሙኤል ካዛሉንና አኩሱምን ያዘ። በዚያን ጊዜ በኪሡራ ሻሩሥዩሩም በንጉሥ ኡባያ እንደ ተተካ ይመስላል። ያንጊዜ ደግሞ በኢሊፕ-አኩሱም አብዲ-ኤራ በንጉሥ ማናና እንደ ተተካ ይመስላል። ይህ ንጉሥ ማናና በኢሊፕ-አኩሱም መንግሥት ከ1803 እስከ 1791 ዓክልበ."} {"id": "5351", "contents": "1 January 1488 - 6 September 1488 እ.ኤ.ኣ. = 1480 ዓ.ም. 7 September 1488 - 31 December 1488 እ.ኤ.ኣ. = 1481 ዓ.ም."} {"id": "5357", "contents": "1 January 1485 - 6 September 1485 እ.ኤ.ኣ. = 1477 ዓ.ም. 7 September 1485 - 31 December 1485 እ.ኤ.ኣ. = 1478 ዓ.ም."} {"id": "44674", "contents": "ሞንቴቪዴዮ ዋንደረረስ በኡራጓይ የሚገኝ የእግር ኳስ ክለብ ነው። የክለቡ መቀመጫ ሞንቴቪዴዮ ሲሆን ከእግር ኳስ በተጨማሪም በቅርጫት ኳስ፣ መረብ ኳስ፣ አትሌቲክስ እና ሌሎችም ስፖርቶች ይሳተፋል። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "44698", "contents": "ኤስ.ኤስ.ሲ. ናፖሊ (ጣልያንኛ፦ Società Sportiva Calcio Napoli) በናፖሊ፣ ኢጣልያ የሚገኝና በ1926 እ.ኤ.አ. የተመሠረተ እግር ኳስ ክለብ ነው።"} {"id": "5381", "contents": "1 January 1473 - 6 September 1473 እ.ኤ.ኣ. = 1465 ዓ.ም. 7 September 1473 - 31 December 1473 እ.ኤ.ኣ. = 1466 ዓ.ም."} {"id": "44710", "contents": "ክለብ አትሌቲኮ ፔኛሮል (Club Atlético Peñarol) በሞንቴቪዴዎ፣ ኡራጓይ የሚገኝ እግር ኳስ ክለብ ነው። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "44752", "contents": "ሮድሪጎ ማርቲን ሙኞዝ ሳሎሞን (ጥር ፲፬ ቀን ፲፱፻፸፬ ዓ.ም. ተወለደ) ኡራጓያዊ እግር ኳስ ተጫዋች ነው። ለክለብ ሊበርታድ የሚጫወት ሲሆን የኡራጓይ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድን አባል ነው። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "5507", "contents": "1 January 1412 - 6 September 1412 እ.ኤ.ኣ. = 1404 ዓ.ም. 7 September 1412 - 31 December 1412 እ.ኤ.ኣ. = 1405 ዓ.ም."} {"id": "5525", "contents": "1 January 1403 - 7 September 1403 እ.ኤ.ኣ. = 1395 ዓ.ም. 8 September 1403 - 31 December 1403 እ.ኤ.ኣ. = 1396 ዓ.ም."} {"id": "5531", "contents": "1 January 1400 - 6 September 1400 እ.ኤ.ኣ. = 1392 ዓ.ም. 7 September 1400 - 31 December 1400 እ.ኤ.ኣ. = 1393 ዓ.ም."} {"id": "5537", "contents": "1 January 1397 - 5 September 1397 እ.ኤ.ኣ. = 1389 ዓ.ም. 6 September 1397 - 31 December 1397 እ.ኤ.ኣ. = 1390 ዓ.ም."} {"id": "5627", "contents": "1 January 1353 - 5 September 1353 እ.ኤ.ኣ. = 1345 ዓ.ም. 6 September 1353 - 31 December 1353 እ.ኤ.ኣ. = 1346 ዓ.ም."} {"id": "5753", "contents": "1 January 1290 - 4 September 1290 እ.ኤ.ኣ. = 1282 ዓ.ም. 5 September 1290 - 31 December 1290 እ.ኤ.ኣ. = 1283 ዓ.ም."} {"id": "5759", "contents": "1 January 1287 - 5 September 1287 እ.ኤ.ኣ. = 1279 ዓ.ም. 6 September 1287 - 31 December 1287 እ.ኤ.ኣ. = 1280 ዓ.ም."} {"id": "5771", "contents": "1 January 1281 - 4 September 1281 እ.ኤ.ኣ. = 1273 ዓ.ም. 5 September 1281 - 31 December 1281 እ.ኤ.ኣ. = 1274 ዓ.ም."} {"id": "5795", "contents": "1 January 1269 - 4 September 1269 እ.ኤ.ኣ. = 1261 ዓ.ም. 5 September 1269 - 31 December 1269 እ.ኤ.ኣ. = 1262 ዓ.ም."} {"id": "5807", "contents": "1 January 1263 - 5 September 1263 እ.ኤ.ኣ. = 1255 ዓ.ም. 6 September 1263 - 31 December 1263 እ.ኤ.ኣ. = 1256 ዓ.ም."} {"id": "3545", "contents": "አርባ ምንጭ በኢትዮጵያ የደቡብ ብሄር ብሄረስቦችና ሕዝቦች ክልል ከተማ ሲሆን በጋሞጎፋ ዞን (ቀድሞ ሰሜን ኦሞ ዞን)ና በአርባ ምንጭ ዙሪያ ወረዳ ይገኛል። በ1998 ማዕከላዊ የስታትስቲክስ ባለስልጣን እንደተመነው የ72,507 ሰው መኖሪያ ሲሆን ከነሱም 36,296 ወንዶችና 36,211 ሴቶች ይገኙበታል። በሌላ ገለልተኛ ትምና ደግሞ የ68,816 ሰው መኖሪያ ተደርጎ ተገምቷል። የከተማው አቀማመጥ በ6°2′ ሰሜን ኬክሮስ እና 37°33′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ነው። አርባ ምንጭ እንደ ሌሎች የስምጥ ሸለቆ አካባቢዎች ሞቃታማ ከተማ ናት። ሙቀቷን የሚያስረሳ ልምላሜን እና የተፈጥሮ ቸርንት የታደለች ከተማ ነች። አርባ ምንጭ ከስሟ መረዳት እንደሚቻለው በአንድ አከባቢ የሚፈልቁ ከ40 በላይ ምንጮች አሉ። የተለያዩ የቱሪስት መዳረሻ ቦታዎች አሉ።በዋነኛነት የነጭ ሣር ብሔራዊ ፖርክ መገኛ ከተማ ነች። የአዞ ማርቢያ፣ ጫሞና አብያታ ከከተማዋ በቅርብ ይገኛሉ። የኮንስ፣ የዶርዜ እና የሱርሜ ማኅበረሰቦች ደግሞ የበለጠ የሚማርክ ባህሎችን ለተመልካች ማጋራት ይችላሉ። ^ ማዕከላዊ የስታትስቲክስ ባለስልጣን, population.pdf ^ Butler, Rhett A., 2005 population estimates for cities in Ethiopia"} {"id": "3551", "contents": "ወንድ ወይም ተባዕት የአንድ ፍጥረት ጾታ ነው። ጾታ በሚለዩ ፍጥረታት ዘንድ የሴቷን እንቁላል ማዳበር የሚችሉ ሕዋሶችን የሚያመነጭ ፍጥረት ነው። ወንድ ሴት በሌለችበት በራሱ መራባት አይችልም። ወንድ እና ሴት የሚሉት ባሕርያት ለእንስሳት ብቻ ሳይወሰን ለተክሎች እና ለሌሎችም ፍጥረታት ይሠራል። ወንድ"} {"id": "45004", "contents": "ራፋኤል ኮሬያ (እስፓንኛ፦ Rafael Correa) ከ1999 ዓ.ም. ጀምሮ የኤኳዶር ፕሬዚዳንት ናቸው። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "3635", "contents": "ንጃመና (N'Djamena፣ ዓረብኛ نجامينا /ኒጃሚና/) የቻድ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር (1997 ዓ.ም.) 721,000 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 12°10′ ሰሜን ኬክሮስ እና 14°59′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል። ከተማው 'ፎርት-ላሚ' ተብሎ በፈረንሳዊው አዛዥ ኤሚል ዣንቲ በ1892 ዓ.ም. ተመሠረተ። በ1965 ዓ.ም. ቦታው አፍሪካዊ ስም እንዲኖረው ከቅርቡ መንደር 'ኒጃሚና' የተነሣ ስሙ ንጃመና ሆነ።"} {"id": "5891", "contents": "1 January 1221 - 4 September 1221 እ.ኤ.ኣ. = 1213 ዓ.ም. 5 September 1221 - 31 December 1221 እ.ኤ.ኣ. = 1214 ዓ.ም."} {"id": "5897", "contents": "1 January 1218 - 4 September 1218 እ.ኤ.ኣ. = 1210 ዓ.ም. 5 September 1218 - 31 December 1218 እ.ኤ.ኣ. = 1211 ዓ.ም."} {"id": "3689", "contents": "1951 አመተ ምኅረት መስከረም 22 ቀን - ጊኔ ከፈረንሣይ ነጻ ወጣ። ኅዳር 16 ቀን - 'ፈረንሳያዊ ሱዳን' (ዛሬ ማሊ) በፈረንሳያዊ ማሕበረሠብ ውስጥ 'ራስ-ገዥ ሁኔታ' አገኝታለች። መጋቢት 26 ቀን - ማሊ ከሴኔጋል ጋር አንድላይ የማሊ ፌደሬሽን ሆኑ። ሰኔ 21 ቀን - የቅብጥ ቤተ ክርስቲያን አቡና 6ኛ ቂርሎስ ለኢትዮጵያ የራሱን አቡነ እንዲኖሩት ፈቀዱለት።"} {"id": "5957", "contents": "1 January 1188 - 4 September 1188 እ.ኤ.ኣ. = 1180 ዓ.ም. 5 September 1188 - 31 December 1188 እ.ኤ.ኣ. = 1181 ዓ.ም."} {"id": "5963", "contents": "1 January 1185 - 4 September 1185 እ.ኤ.ኣ. = 1177 ዓ.ም. 5 September 1185 - 31 December 1185 እ.ኤ.ኣ. = 1178 ዓ.ም."} {"id": "3749", "contents": "ዌሊንግተን (Wellington) የኒው ዚላንድ ዋና ከተማ ነው። ማዖሪ ነገድ ከ10ኛው ክፍለ ዘመን ጀምሮ በሥፍራው ሲኖሩ በማዖሪ ቋንቋ ስሙ ቴ ፋንጋንዊ-አ-ታራ ይባላል። በ1831 ዓ.ም. እንግሊዞች ሠፈሩትና በ1857 ዓ.ም. ዋና ከተማው ከአውክላንድ ወደ ዌሊንግቶን ተዛወረ። የሚኖርበት ህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 379,000 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 189,700 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 41°17′ ደቡብ ኬክሮስ እና 174°47′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል።"} {"id": "5975", "contents": "1 January 1179 - 5 September 1179 እ.ኤ.ኣ. = 1171 ዓ.ም. 6 September 1179 - 31 December 1179 እ.ኤ.ኣ. = 1172 ዓ.ም."} {"id": "5993", "contents": "1 January 1170 - 4 September 1170 እ.ኤ.ኣ. = 1162 ዓ.ም. 5 September 1170 - 31 December 1170 እ.ኤ.ኣ. = 1163 ዓ.ም."} {"id": "3779", "contents": "ይህ መጣጥፍ ማጣቀሻዎችን ይፈልጋል እና አንዳንድ ምንጮችን ለማግኘት እና ወደ መጣጥፉ ማከል ይችላሉ ሞስኮ (/ ˈmɒskoʊ/ MOS-koh፣ የዩኤስ ዋና ዋና / ˈmɒskaʊ/ MOS-kow፤ ራሽያኛ: Москва, tr. Moskva, IPA: [mɐˈskva] (የድምጽ ተናጋሪ iconlisten)) ዋና ከተማ እና ትልቁ የሩሲያ ከተማ ናት። ከተማዋ በማዕከላዊ ሩሲያ ውስጥ በሞስኮቫ ወንዝ ላይ ትቆማለች ፣ ነዋሪዎቿ በከተማው ወሰን ውስጥ 12.4 ሚሊዮን ነዋሪዎች ፣ በከተማው ውስጥ ከ 17 ሚሊዮን በላይ ነዋሪዎች ፣ እና በሜትሮፖሊታን አካባቢ ከ 20 ሚሊዮን በላይ ነዋሪዎች ይገመታሉ። የከተማው የቆዳ ስፋት 2,511 ስኩዌር ኪሎ ሜትር (970 ካሬ ሜትር) ሲሆን የከተማው ስፋት 5,891 ስኩዌር ኪሎ ሜትር (2,275 ካሬ ሜትር) የሚሸፍን ሲሆን የሜትሮፖሊታን ስፋት ከ26,000 ስኩዌር ኪሎ ሜትር (10,000 ካሬ ሜትር) በላይ ይሸፍናል። ሞስኮ በዓለም ትልቁ ከተሞች መካከል ነው; ሙሉ በሙሉ በአውሮፓ ውስጥ በጣም በሕዝብ የሚኖርባት ከተማ፣ በአውሮፓ ትልቁ የከተማ እና የሜትሮፖሊታን አካባቢ፣ እና በአውሮፓ አህጉር ላይ በመሬት ስፋት ትልቁ ከተማ ነች። በ 1147 ለመጀመሪያ ጊዜ የተመዘገበው ሞስኮ እያደገች የበለጸገች እና በስሟ የተሸከመው የግራንድ ዱቺ ዋና ከተማ ሆና አገልግላለች። የሞስኮ ግራንድ ዱቺ በዝግመተ ለውጥ ወደ ሩሲያ ዛርዶም ሲቀየር፣ ሞስኮ አሁንም ለአብዛኛው የ Tsardom ታሪክ የፖለቲካ እና የኢኮኖሚ ማዕከል ሆና ቆይታለች። ዛርዶም ወደ ሩሲያ ኢምፓየር ሲቀየር ዋና ከተማዋ ከሞስኮ ወደ ሴንት ፒተርስበርግ ተዛወረች የከተማዋን ተፅእኖ ቀንሷል። የጥቅምት አብዮት ተከትሎ ዋና ከተማዋ ወደ ሞስኮ ተመለሰች እና ከተማዋ የሩስያ ኤስኤፍኤስአር እና ከዚያም የሶቪየት ህብረት የፖለቲካ ማዕከል ሆና ተመለሰች."} {"id": "3785", "contents": "ሳን ማሪኖ ከተማ የሳን ማሪኖ ዋና ከተማ ነው። ከተማው የተመሠረተ በቅዱስ ማሪኑስ በ293 ዓ.ም. ነበር። ስለዚህ ክርስትና ቶሎ ከተቀበሉት አገራት አንዷ ነች። በዚያን ጊዜ እንኳን ክርስትና በሮሜ መንግሥት ገና ሕጋዊ እምነት አልነበረም። በሳን ማሪኖ በተራራማ ቦታ የሰፈሩት ክርስቲያኖች ስደተኞች ነበሩና። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 4,493 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 43°56′ ሰሜን ኬክሮስ እና 12°26′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል።"} {"id": "3791", "contents": "ልዩብልያና (Ljubljana) የስሎቬኒያ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 258,000 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 46°04′ ሰሜን ኬክሮስ እና 14°30′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል።"} {"id": "3803", "contents": "ሊዝቦን የፖርቱጋል ዋና ከተማ ነው። በጥንት የከተማው ስም ኦሊሲፖ ሆኖ በአንድ ግሪክ አፈ ታሪክ መሠረት፣ ግሪኩ ጀግና ኦድሴውስ (ወይም ኡሊሴስ) ከትሮያስ (በትንሹ እስያ) ወጥቶ ባሕሮቹን ሲዞር እስከ አትላንቲክ ውቅያኖስ ድረስ ሄዶ ከተማውን ሠራ። ይሁንና ከግሪኮች በፊት የነበረ የፊንቄ ተጽእኖ በስነ ቅርስ ይታወቃል። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 2,618,100 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 559,400 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 38°44′ ሰሜን ኬክሮስ እና 09°08′ ምዕራብ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል። ሊዝቦን - Lisboa"} {"id": "6767", "contents": "1 January 790 - 1 September 790 እ.ኤ.ኣ. = 782 ዓ.ም. 2 September 790 - 31 December 790 እ.ኤ.ኣ. = 783 ዓ.ም."} {"id": "3815", "contents": "ባንግኮክ (ጣይኛ፦ กรุงเทพฯ /ክሩንግ ጠፕ/) የታይላንድ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 6,320,174 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 13°44′ ሰሜን ኬክሮስ እና 100°30′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል። ባንግኮክ ከ1400 ዓ.ም. አካባቢ ጀምሮ መንደር ሆኖ «ጦንቡሪ» ተብሎ ይታወቃል። ይህ በ1769 ዓ.ም. የጦንቡሪ መንግሥት ዋና ከተማ ሆነ። በ1774 ዓ.ም. ስሙ ከጦንቡሪ ወደ ክሩንግ ጠፕ ተቀየረ፣ የአገሩም ስም ደግሞ «የራታናኮሲን መንግሥት» ሆነ። «ክሩንግ ጠፕ» እስካሁን ይፋዊ ስሙ ሆኗል፤ «ባንግኮክ» የሚለው ስያሜ እንዲያውም መጠሪያ ሲሆን በተለይ የውጭ አገር ሰዎች እንዲህ ይሉታል።"} {"id": "6785", "contents": "1 January 781 - 1 September 781 እ.ኤ.ኣ. = 773 ዓ.ም. 2 September 781 - 31 December 781 እ.ኤ.ኣ. = 774 ዓ.ም."} {"id": "3827", "contents": "ዋሽንግተን ዲሲ፣ በመደበኛነት የዲስትሪክት ኦፍ ኮሎምቢያ፣ እንዲሁም ልክ ዋሽንግተን ወይም ልክ ዲሲ በመባልም የሚታወቀው፣ ዋና ከተማ እና የዩናይትድ ስቴትስ የፌደራል ወረዳ ብቻ ነው። በፖቶማክ ወንዝ ምሥራቃዊ ዳርቻ ላይ ትገኛለች፣ እሱም ደቡብ ምዕራብ እና ደቡብ ድንበሯን ከዩናይትድ ስቴትስ ቨርጂኒያ ግዛት ጋር ያዋስናል፣ እና ከዩናይትድ ስቴትስ የሜሪላንድ ግዛት በቀሪዎቹ ጎኖቹ የመሬት ድንበር ይጋራል። ከተማዋ የተሰየመችው ለጆርጅ ዋሽንግተን መስራች አባት እና የዩናይትድ ስቴትስ የመጀመሪያ ፕሬዝደንት ሲሆን የፌደራል ዲስትሪክት በኮሎምቢያ የተሰየመው የሀገሪቱ ሴት አካል ነው። የዩኤስ ፌደራል መንግስት መቀመጫ እና የበርካታ አለም አቀፍ ድርጅቶች ከተማ እንደመሆኗ መጠን ከተማዋ አስፈላጊ የአለም የፖለቲካ ዋና ከተማ ነች። በ2016 ከ20 ሚሊዮን በላይ ጎብኝዎችን በማየት በአሜሪካ ውስጥ በብዛት ከሚጎበኙ ከተሞች አንዷ ነች። የዩኤስ ሕገ መንግሥት በኮንግረስ ልዩ ስልጣን ስር ያለ የፌደራል ዲስትሪክት ይሰጣል። ስለዚህ ወረዳው የየትኛውም የአሜሪካ ግዛት አካል አይደለም (ወይም ራሱ አይደለም)። በጁላይ 16, 1790 የመኖሪያ ህጉን መፈረም በሀገሪቱ ምስራቅ የባህር ዳርቻ አቅራቢያ በፖቶማክ ወንዝ አጠገብ የሚገኝ ዋና ከተማ አውራጃ እንዲፈጠር አፅድቋል. የዋሽንግተን ከተማ የተመሰረተችው በ1791 እንደ ብሄራዊ ዋና ከተማ ሲሆን ኮንግረስ በ1800 የመጀመሪያውን ስብሰባ አካሄደ። በ1801 የሜሪላንድ እና የቨርጂኒያ አካል የነበረው ግዛት (የጆርጅታውን እና የአሌክሳንድሪያ ሰፈራዎችን ጨምሮ) በይፋ እውቅና አገኘ። እንደ ፌዴራል አውራጃ."} {"id": "7871", "contents": "1 January 243 - 29 August 243 እ.ኤ.ኣ. = 235 ዓ.ም. 30 August 243 - 31 December 243 እ.ኤ.ኣ. = 236 ዓ.ም."} {"id": "7883", "contents": "1 January 237 - 28 August 237 እ.ኤ.ኣ. = 229 ዓ.ም. 29 August 237 - 31 December 237 እ.ኤ.ኣ. = 230 ዓ.ም."} {"id": "7889", "contents": "1 January 234 - 28 August 234 እ.ኤ.ኣ. = 226 ዓ.ም. 29 August 234 - 31 December 234 እ.ኤ.ኣ. = 227 ዓ.ም."} {"id": "7895", "contents": "1 January 231 - 29 August 231 እ.ኤ.ኣ. = 223 ዓ.ም. 30 August 231 - 31 December 231 እ.ኤ.ኣ. = 224 ዓ.ም."} {"id": "7919", "contents": "1 January 208 - 28 August 208 እ.ኤ.ኣ. = 200 ዓ.ም. 29 August 208 - 31 December 208 እ.ኤ.ኣ. = 201 ዓ.ም."} {"id": "3995", "contents": "1 January 1969 - 10 September 1969 እ.ኤ.ኣ. = 1961 ዓ.ም. 11 September 1969 - 31 December 1969 እ.ኤ.ኣ. = 1962 ዓ.ም."} {"id": "49840", "contents": "2 ዚዳንታ ምናልባት ከ1473 እስከ 1458 ዓክልበ ድረስ ዓክልበ. አካባቢ ከአጎቱ 2 ሐንቲሊ በኋላ በሐቱሳሽ (በሐቲ አገር ወይም የኬጥያውያን መንግሥት) የገዛ ንጉሥ ነበር። አባቱ ሐሹዊሊ የቀዳሚው የሐንቲሊ ወንድምና የንጉሣዊ ዘበኞች አለቃ እንደ ነበር ይታመናል። የዚዳንታ ንግሥት ያያ ተባለች። የዚዳንታም ኩኔይፎርም ማኅተም ይታወቃል። በዚህ ዘመን እንደገና የወዳጅነትና ስምምነት ውል ከጎረቤቱ አገር ከኪዙዋትና ጋራ ከንጉሡም ፒሊያ ጋር ተዋዋለ። ይህ ፒሊያ ደግሞ ከጥቂት ዓመት በኋላ ከአላላኽ (ሙኪሽ አገር) ገዢ ከኢድሪሚ ጋራ ውልን እንደ ተዋወለ ይታወቃል። በዚያው ውል ኢድሪሚ የሚታኒ ገዥ ባራታርና ሊሆን ነበር፣ ኪዙዋትናም ያንጊዜ ከሐቲ ወዳጅነት ወደ ሚታኒ ወዳጅነት አለፈ። ስለ ሆነም ሐቲ ደግሞ ድካም ስለ ሆነች ይህ ኢድሪሚ ከዚያ በሐቲ ላይ ሊዘምት ቻለ። የኢድሪሚ ጽሑፍ እንዳለ፣ «ጭፍሮች ወስጄ በሐቲ አገር ላይ ተነሣሁ፣ ከአምባዎቻቸውም ሰባት አጠፋሁ፤ አምባዎቹም እነዚህ ናቸው፦ ፓሻሔ፣ ዳማሩት-ርዒ፣ ሑላሓን፣ ዚሴ፣ ዬ፣ ኡሉዚና፣ እና ዛሩና ናቸው። ሐቲ አገር በኔ ላይ አልገሠገሠም፤ እንደ ልበ ማድረግ ቻልኩ። ምርከኞች ወሰድኩባቸው፣ ሃብታቸውን ንብረታቸውን፣ ርስታቸውንም ዘረፍኩ፣ ለጭፍሮቼ፣ ለቀጥረኞቼ፣ ለወንድሞቼና ለጓደኞቼ አከፋፈልኩት። እኔም እንደነሱ ድርሻዬን ወሰድኩ። ከዚያ ወደ ሙኪሽ አገር ተመልሼ ወደ ከተማዬ አላላኽ በክብር ገባሁ።» (ANET 557f.) ይኸው የሙኪሽ ወረራ በሐቲ አምባዎች ላይ የተከሠተው በ፪ ዚዳንታ ዘመን እንደ ሆነ ይታስባል።"} {"id": "49906", "contents": "የኮሚ ሪፐብሊክ በሩሲያ ውስጥ የሚገኝ ክፍላገር («ሪፐብሊክ») ነው።"} {"id": "7745", "contents": "1 January 306 - 29 August 306 እ.ኤ.ኣ. = 298 ዓ.ም. 30 August 306 - 31 December 306 እ.ኤ.ኣ. = 299 ዓ.ም."} {"id": "7751", "contents": "1 January 303 - 30 August 303 እ.ኤ.ኣ. = 295 ዓ.ም. 31 August 303 - 31 December 303 እ.ኤ.ኣ. = 296 ዓ.ም."} {"id": "7757", "contents": "1 January 300 - 29 August 300 እ.ኤ.ኣ. = 292 ዓ.ም. 30 August 300 - 31 December 300 እ.ኤ.ኣ. = 293 ዓ.ም."} {"id": "7763", "contents": "1 January 297 - 28 August 297 እ.ኤ.ኣ. = 289 ዓ.ም. 29 August 297 - 31 December 297 እ.ኤ.ኣ. = 290 ዓ.ም."} {"id": "12371", "contents": "ጣልያንኛ የጣልያን ሃገር ብሄራዊ የመግባቢያ ቋንቋ ነው። በጣልያን ብቻ 60 ሚሊዮን ዋና ተናጋሪዎች ሲኖሩት በውጭ ሃገር 10 ሚሊዮን ተናጋሪዎች አሉት። በአጠቃላይ 70 ሚሊዮን ዋና ተናጋሪዎች እና ከ125 ሚሊዮን በላይ ሰዎች እንደ የውጭ ቋንቋቸው ይናገሩታል። ለምሳሌ በዋናነት ስዊትዘርላንድ ውስጥ ከሚነገሩ አራት ትልልቅ ቋንቋዎች አንዱ ነው። ቋንቋው በግሪክ፣ ሊቢያ፣ ክሮሽያ እና ኢትዮጵያን ጨምሮ ሌሎች በጣልያን ቅኝ ግዛት ውስጥ የነበሩ ሃገሮችም ውስጥ ቀላል የማይባሉ ተናጋሪዎች አሉት። በዋና ተናጋሪ ብዛት ከአለማችን 20ኛ ደረጃን ይይዛል። ^ Berloco 2018 Berloco, Fabrizio (2018). The Big Book of Italian Verbs: 900 Fully Conjugated Verbs in All Tenses. With IPA Transcription, 2nd Edition. Lengu. ISBN 978-8894034813. https://books.google.it/books?id=DYynDwAAQBAJ&pg=PA1#v=onepage&q&f=false.  Serianni, Luca; Castelvecchi, Alberto (1997). Italiano. Grammatica, sintassi, dubbi.. Milan: Garzanti.  Berruto, Gaetano (1987). Sociolinguistica dell'italiano contemporaneo. Roma: Carocci."} {"id": "4715", "contents": "1 January 1805 - 9 September 1805 እ.ኤ.ኣ. = 1797 ዓ.ም. 10 September 1805 - 31 December 1805 እ.ኤ.ኣ. = 1798 ዓ.ም."} {"id": "4721", "contents": "1 January 1802 - 9 September 1802 እ.ኤ.ኣ. = 1794 ዓ.ም. 10 September 1802 - 31 December 1802 እ.ኤ.ኣ. = 1795 ዓ.ም."} {"id": "50152", "contents": "ር ምንድን ነው ? \" በዛሮች ቁጥጥር ስር ምድር ወድቃለች \" ከእለታት በአንዱ ቀን የእግዚአብሔር መልእክት ወደ አዳምና ሔዋን መጣ:: ከገነት ተባረው በመሬት ላይ መመላለስ ከጀመሩ በኃላ ከመጡና የሰው ልጅ እጣፈንታ ከቀየሩ መልእክቶች አንዱ ነው:: እነኝህ ሁለት ጥንዶች 30 ጥንድ ልጆች ነበሯቸው:: እግዚአብሔር እነኝህን ልጆች ሊጎበኝ እንደሚሻ መልእክት አደረሳቸው:: የፍቃድ አምላክ ነውና:: እነርሱም ቆም ብለው ደካማ ሀሳብ አሰቡ:: \" አሁን ለእግዚአብሔር ቆንጆዎቹን ልጆቻችንን ብናሳየው መርጦ ለእርሱ አገልግሎት ይወስድብናል:: ስለዚህ አስራ አምስቱን ቆንጆዎቹን ከዋሻ ውስጥ እንደብቃቸውና አስራ አምስቱን እናሳያየው \" ብለው መከሩ:: አሉኝ የሚሏቸውን ልጆች ሁሉ እርሱ እንደሰጣቸው አላስተዋሉም ነበር:: እንደመከሩትም አደረጉና አስራ አምስቱን ቆንጆዎቹን መርጠው ከዋሻ ደብቀው ያልተጋነነ ውበት ያላቸውን ወደእርሱ ወሰዱ:: እግዚአብሔርም በምክራቸው አዘነ:: ከዋሻ የተደበቁት አስራአምስት ልጆችና የልጅ ልጆች እንደተሰወሩ እንዲቀሩ ረገማቸው:: ከዛች ቅፅበት አንስቶ አዳምና ሔዋን ልጆቻቸውን ማየት ተሳናቸው:: ተሰወሩ:: መንፈስ ሆኑ:: ዛር ተብለውም ተጠሩ:: ዛሮች በእኛ በምንታየው የሰው ልጆች ላይም ቅናት ያደረባቸው ከዚያን ጊዜ አንስቶ ነው:: ዛሮች እንደኛው የራሳቸው ስልጣኔ አላቸው:: ይዋለዳሉ:: ስሜት አላቸው:: ያፈቅራሉ ይጠላሉ ያዝናሉ ይደሰታሉ:: በእኛና በእነርሱ መካከል ያለው ልዩነት እኛ እንታያለን እነርሱ መናፍስት ናቸው:: እኛ ስለምድር ያለን እውቀት አናሳ ነው:: ምክንያቱም ግዝፈታችን ይገድበናል:: እነርሱ ግን የማይታየን የምድር አካል ወይንም Dimension ስለሚመለከቱ ከእኛ ይልቅ የሚያውቁት አለ:: በተለይም በምድር ላይ ስላሉ ሀብቶች ጥልቅ እውቀት አላቸው:: ዛሮች"} {"id": "50164", "contents": "የጀርባ ዐጥንት:- ማለትም ከጎድን ዐጥንት ጋር የሚገናኝ ሆኖ፣ በጀርባ ላይ መሀል ለመሀል እስከ ዥበር አንጓ ድረስ የሚወርድ ዐጥንት አከርካሪ ይባላል። የአከርካሪ አጥንቶች እርስ በእርስ ተሰካክተው የሰረሰር መተላለፊያን የሚፈጥሩ 33 አጥንቶች ናቸው። ደንደስ ^ አቢሲኒካ መዝገበ ቃላት"} {"id": "8549", "contents": "መስፍን ሃብተማርያም (በ1945 እ.ኤ.አ. በሞጆ የተወለዱ) ደራሲ ናቸው። ሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን ጨርሰው ለ3 አመት በኤርትራ አስተምረዋል። ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቴ በ1970 እ.ኤ.አ. ተመርቀው በካናዳ አገር አጠኑ። The rich man and the singer (በእንግሊዝኛ) (1971 እ.ኤ.አ.) የቡና ቤት ስዕሎችና ሌሎችም ወጎች (1984 እ.ኤ.አ.) አባ ደፋርና ሌሎች አጫጭር ታሪኮች (1977 ዓ.ም.) አዜብና ሌሎችም አጫጭር ልብ ወለዶች (1981 ዓ.ም.) አውዳምትና ሌሎችም ወጎች የሌሊት ድምጾች"} {"id": "8561", "contents": ""} {"id": "2309", "contents": "ቪንድሁክ (Windhoek) የናሚቢያ ዋና ከተማ ናት። የሚኖርበት ሕዝብ በዛቷ 221,000 - 230,000 ሆኖ ይገመታል። ከተማዋ ዋና የበግ ቆዳ መሸጫ ማዕከል ናት። የሄሬሮ ጎሣ የሥፍራው መጀመርያ ኗሪዎች ሲሆኑ በቋንቋቸው ኦቾሞይዝ ተባለ። ከዚያ የናማ ሕዝብ ቦታውን አይጋምስ አሉት። የአሁኑ ከተማ በ1883 ዓ.ም. በጀርመኖች ተሠራ። የከተማዋ ከንቲቫ አሁን (በ1999 ዓ.ም.) ማቲውስ ሺኮንጎ ነው። ከተማው 22°34′ ደቡብ ኬክሮስ እና 17°06′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል።"} {"id": "2369", "contents": "ጅጅጋ በምስራቅ ኢትዮጵያ የሚገኝ ከተማ ነው። ከተማው ከሐረር 80 ኪ.ሜ. ይርቃል። በቀድሞው ሐረርጌ ክፍለ-ሀገር የሚገኝ ከተማ ሲሆን አሁን የሶማሌ ክልል ዋና ከተማ ነው። በ1994 እ.ኤ.አ. ከተማው 56,821 ሰዎች ነበሩት። በ1998 ማዕከላዊ የስታትስቲችስ ባለስልጣን እንደተመነው ጅጅጋ የ98,076 ሰው መኖሪያ ስትሆን ከነሱም 50,355 ወንዶችና 47,721 ሴቶች ይገኙበታል። ከተማው በ9°10' ሰሜን ኬክሮስ እና 42°48' ምስራቅ ኬክሮስ ይገኛል። [["} {"id": "2411", "contents": "ቤንሻንጉል ጉሙዝ ከኢትዮጵያ 9 ክልሎች አንዱ ነው። ዋና ከተማው አሶሳ ነው። 50,248 ካሬ ኪ.ሜ. ቦታ ሲሸፍን በ1991 የሕዝብ ብዛቱ 523,000 ነበር። ^ ሀ ለ \"፳፻፬ ዓ.ም. ብሔራዊ ስታቲስቲክስ\". ማዕከላዊ ስታቲስቲክስ ኤጀንሲ. በሰኔ ፳፪ ቀን ፳፻፮ ዓ.ም. የተወሰደ."} {"id": "2417", "contents": "ድሬ ዳዋ ከሁለቱ የኢትዮጵያ አስተዳደር አካባቢዎች አንዷ ናት (ሌላዋ አዲስ አበባ ናት)። በ1994 እ.ኤ.አ. የድሬዳዋ ሕዝብ ብዛት 164,851 ነበር። አቶ መርሻ ናሁሰናይ የድሬዳዋ ቆርቋሪና የመጀመሪያ አስተዳዳሪ (1894 - 1898 እንድ ኢትዮጵያ አቆጣጠር) (1902 - 1906 እንድ አውሮጳ አቆጣጠር) ኢትዮ-ጅቡቲ ምድር ባቡር ድርጅት"} {"id": "2423", "contents": "የኒካራጓ ምልክት ቋንቋ (ISN, Idioma de Señas de Nicaragua ወይም Idioma de Signos Nicaragüense) በ1970ዎቹና በ1980ዎቹ በምዕራብ ኒካራጓ የመስማት መሳን ባለባቸው ተማሪዎች የተለማ የምልክት ቋንቋ ነው። የተለማው ከቆዩት እጅ ቋንቋዎች ሳይሆን በተማሪዎች እራሳቸው በድንገት ነበር። ስለዚህ ለቋንቋ ሊቃውንት \"የመነጋገር ልደት\" ወይም የመንስኤው ሁኔታ ለማጥናት ያስችላል። ከ1969 ዓ.ም. በፊት በመስማት የተሳናቸው ሰዎች ኅብረተሠብ አልነበራቸውም። ከቤተሠቦቻቸው ጋራ ለመነጋገር ይቻሉ ቀላል በሆነ እጅ ንቅናቄ ብቻ ነበር። በ1969 ዓ.ም. ግን ጆሯቸው ለማይስማ ተማሪዎች ልዩ ተምህርት ቤት በዋና ከተማ በማናጓ ስለ ተመሠረተላቸው 50 ተማሪዎች ወዲያው ትምህርታቸውን ጀመሩ። የሳንዲኒስታ አብዮት በሆነበት ወቅት (1971 ዓ.ም.) መቶ ተማሪዎች ነበሩ። በ1972 ሁለተኛ ልዩ ትምህርት ቤት ተከፍቶ በ1975 ዓ.ም. የተማሪዎች ቁጥር 400 ደረሰ። በመጀመርያ ትምህርት ቤቶቹ የከንፈር ማንበብና የጣት ፊደል ብቻ ለማስተማር አስበው ይህ ዘዴ ግን አልተከናወንም። ዳሩ ግን ተማሪዎቹ በትርፍ ጊዜያቸው በቤተሠቦቻቸው የተጠቀሙትን እጅ ምልክቶች እርስ በርስ ስለተማማሩ በትንሽ ጊዜ የራሳቸውን ቋንቋ ፈጠሩ። የትምህርት ቤት አስተማሪዎች ግን ስለዚህ ልማት አላወቁም ነበር። የእጅ ምልክቶቻቸው እንደ ጨዋታ ብቻ መስሏቸው እስፓንኛ መማር ስለማይችሉ ይሆናል በማሰብ ገመቱ። እንዲግባቡ ከቶ ስላልቻሉ በመጨረሻ በ1978 ዓ.ም. ከአሜሪካ አንዲት የአሜሪካ ምልክት ቋንቋ መምህር ጁዲ ኬግል አስመጥተው እሷ ምልክቶቻቸውን በድንብ ለማጥናት ወሰነች። ያልታወቀ አዲስ ቋንቋ መሆኑን የገለጠች እርሷ ሆነች። (ይህ ቋንቋ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "2459", "contents": "የጀርመን ዳግመኛ መወሐድ (Deutsche Wiedervereinigung ዶይቸ ቪድርፈራይንገንግ) በ መስከረም 23 ቀን 1983 ዓ.ም. (Oct. 3, 1990 እ.ጎ.አ.) የሆነው የጀርመን ዴሞክራቲክ ሬፑብሊክ (ወይም ምስራቅ ጀርመን) ወደ የጀርመን ፌዴራል ሬፑብሊክ (ወይም ምዕራብ ጀርመን) ሲጨመር ነበር። GDR መጀመርያ ጊዜ እውነተኛ ምርጫ (ማለት ከአንድ ወገን በላይ መምረጥ) ከተደረገው ከመጋቢት 9 ቀን 1982 (Mar. 18) በኋላ ሁለቱ መንግሥታት የመወሐድ ውል ተፈራርመው ከ2ኛ አለማዊ ጦርነት ቀጥሎ ባለሥልጣን በሆኑት ሀያላት ተፈቅደው አንድ መንግሥት ፈጠሩ። ይህ የተወሐደ ጀርመን አገር የተባባሪ መንግሥታትና የናቶ አባል ሆኖ ቆየ። ዳግመኛ መወሐድ የሚባለው በ1863 ዓ.ም. መጀመርያ መወሐድ ስለተደረገ ነው። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "2489", "contents": "1996 አመተ ምኅረት፦ መስከረም 3 ቀን - ስዊድን በምርጫ ለዩሮ እምቢ አለች። ጥር 18 ቀን - አማርኛ ውክፔዲያ ተጀመረ። ቆጵሮስ፣ ቼክ ሪፑብሊክ፣ ኤስቶኒያ፣ ሀንጋሪ፣ ላትቪያ፣ ሊትዋኒያ፣ ማልታ፣ ፖላንድ፣ ስሎቫኪያ፣ ስሎቬኒያ ወደ አውሮፓ ህብረት ተጨመሩ። እስከ ታኅሣሥ 21 ቀን 1996 ድረስ = 2003 እ.ኤ.አ. ከታኅሣሥ 22 ቀን 1996 ጀምሮ = 2004 እ.ኤ.አ."} {"id": "2525", "contents": "የሻንሺ ምድር መንቀጥቀጥ በጥር 15 ቀን 1548 ዓ.ም. በቻይና የደረሰባት ታላቅ የምድር መንቀጥቀጥ ነበር። 830,000 ያሕል ሰዎች በመግደሉ ይህ ከታሪክ መዝገብ ሁሉ እስካሁን ድረስ አንደኛው ታላቅ መንቀጥቀጥ ነበር። ያንጊዜ ብዙ ሕዝብ በዋሻ ውስጥ ስለ ኖሩ በአወዳደቁ ወዲያው ጠፉ። ይህ የሆነበት ወቅት በሚንግ ሥርወ መንግስት በጅያጂንግ ንጉሥ ዘመን ነበር። ዛሬ የመሬት ጥናት ሊቃውንት ታላቅነቱ በመጠን 8 እንደ ደረሰ ይገምታሉ። በቻይና ዜና መዋዕል (ታሪካዊ መዝገቦች) እንዲህ ተጽፎ ይገኛል፡- «በ1548 ዓ.ም. በጋ፣ የምድር መንቀጥቀጥ መቅሠፍት በሻንሺ እና ሻንሺ* አውራጆች ሆነ። በኛ ኋ ወረዳ ልዩ ልዩ መጥፎ ዕድል ደረሰ። ተራሮችና ወንዞች ተለዋወጡ መንገዶችም ጠፉ። በአንዳንድ ስፍራ መሬቱ ከድንገት ተነሥቶ አዲስ ኮረብታ ተፈጠረ፣ ወይም ብርግድ ብሎ አዲስ ሸለቆ ሆነ። በሌላ ዙሪያ ፈሳሽ ከመቅፅበት ፈለቀ፣ ወይም ምድር ተሰብራ አዲስ ጉድጓዶች ታዩ። ጎጆዎች፣ መሥሪያ በቶች፣ መቅደሶችና ቅጥሮች ሁሉ በድንገት ፈረሱ።» (* - በቻይና ሁለት ጎረቤት አውራጆች \"ሻንሺ\" ሲባሉ በድምጽ ጣዕመ ዜማ ግን ይለያያሉ፡፡)"} {"id": "2555", "contents": "ሠ ሡ ሢ ሣ ሤ ሥ ሦ ሧ ሠውት (ወይም ሣውት) በጥንታዊ አቡጊዳ ተራ 21ኛው ፊደል ነው። እንዲሁም በከነዓን በአራማያ በዕብራይስጥ በሶርያም ፊደሎች 21ኛው ፊደል \"ሺን\" ይባላል። በዓረብኛ ደግሞ ተመሳሳይ ፊደል \"ሺን\" ተብሎ በ\"አብጃድ\" ተራ 21ኛ ነው። በአማርኛ አጻጻፍ ብዙ ጊዜ \"ሠውት\" ከ\"ሳት\"(ሰ) ጋራ ሊለዋውጥ ይችላል። ቀድሞ ግን በግዕዝ የ\"ሠውት\" ድምጽ \"ሸ\" ለማመልከት ይጠቅም ነበር። የሠውት መነሻ ከቅድመ-ሴማዊ ጽሕፈት እንደ ሆነ ይታስባል። በዚህ ጽሕፈት ፊደሉ የጥርስ ስዕል መስለ። የከነዓን \"ሺን\" እንዲሁም ከዚህ ምልክት ተወስዶ በዚያ መንገድ የዕብራይስጥና የአራማያ የአረብኛም \"ሺን\" ወለደ። ከዚህ በላይ የግሪክ አልፋቤት \"ሲግማ\" (Σ, σ/ς) አባት ሆነ። እሱም የላቲን አልፋቤት (S s) እና የቂርሎስ አልፋቤት (С с) እና (Ш ш) ወላጅ ሆነ። ስለዚህ እነዚህ ሁሉ የ\"ሠውት\" ሩቅ ዘመዶች ሊባሉ ይቻላል።"} {"id": "13829", "contents": "ደጋ እስጢፋኖስ ጎጃም ጣና ሃይቅ ውስጥ በሚገኘው ደጋ ደሴት ውስጥ የሚገኝ ቤ/ክርስቲያን ሲሆን ወደ200 የሚጠጉ መነኮሳትን ያስተዳድራል። ቤ/ክርስቲያኑ የተቆረቆረው በ13ኛው ክፍለ ዘመን፣ በአጼ ይኩኖ አምላክ የወንድም ልጅ በሂሩተ አምላክ ነበር። ሂሩተ አምላክ ከአቡነ ተክለ ሃይማኖት ጋር በወሎ በሚገኘው ሃይቅ እስጢፋኖስ በአስተማሪያቸው እየሱስ ሞዓ የተማሩ የአንድ ክፍል ሰወች ናቸው። ቀደምቱ ደጋ እስጢፋንኖስ በ19ኛው ክፍለ ዘመን በእሳት ሲቃጠል አሁን የቆመው ቤ/ክርስቲያን በምትኩ ተሰርቷል። በዚህ ምክንያት ከታሪክ አንጻር የቤ/ክርስቲያኑ ዋና መስዕብ ሆኖ የሚቀርበው ሳይቃጠል የተረፈው ቤተ-መዘክሩ ነው። በዚህ መዘክር የይኩኖ አምላክ፣ ቀዳማዊ ዳዊት፣ ዘርአ ያዕቆብ፣ ዘድንግል፣ ፋሲለደስና ባካፋ የደረቁ ቅሬቶች ይገኛሉ። አጼ ሃይለ ስላሴ በ1951 ደሴቲቱን ከጎበኙ በኋላ የነገስታቱ እሬሳ በመስታውት ሳጥን እንዲቀመጥ አደረጉ። የፋሲለደስ ቅሪት ከሌሎቹ ነገስታት በበለጠ መልኩ እስካሁን ብዙ ሳይበላሽ በመቆየቱ የፊቱን መልክ ከቅሪቱ መገንዘብ ይቻላል።"} {"id": "13835", "contents": "ማርቆስ የሚለው ስም ልዩ ልዩ ትርጉሞች አሉት። የማርቆስ ወንጌል - ሃዋርያው የጻፉት ወንጌል በአዲስ ኪዳን ቅዱስ ማርቆስ - የኢየሱስ ተከታይ፣ ሃዋርያው ዘመነ ማርቆስ - በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር ዓመታት ሁሉ በ4 መደባት ይዞራሉ፤ እነሱም ስለ ሃዋርያት ስሞች ዘመነ ማቴዎስ፣ ማርቆስ፣ ሉቃስ (ተጨማሪ የጳጉሜ ቀን የሚቀበለው) እና ዮሐንስ ይባላሉ። ማርቆስ (ስም) - ሌሎች ማርቆስ የሚባሉ ሰዎች"} {"id": "13937", "contents": "አጼ ጅን አሰገድ የአጼ ይግባ ጽዮን ልጅ የአጼይኩኖ አምላክ የልጅ ልጅ ሲሆኑ ከ1297-1298 ለአንድ አመት የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት ነበሩ። ታሪክ ጻህፍት እንደሚሉት አባታቸው ይግባ ጽዮን 5 ወንድ ልጆች ስለነበሩዋቸውና የትኛው ንጉስ እንዲሆን መምረጥ ስላልቻሉ እያንዳንዱ ወንድ ልጅ አንድ አንድ አመት እንዲነግስ ቃል ስላስገቡዋቸው 1 አመት ብቻ ነግሰዋል ዋሊስ በድጅ የተሰኘው የታሪክ ተመራማሪ ተፎካካሪ የንጉሳዊ ቤተሰቦችን አምባ ግሸን ማሰር የጀመሩት እኒሁ ንጉስ ናቸው ይላል። ይህንም ያደረጉት አስቸጋሪ ወንድማቸውን ሳባ ሰገድን ከራሳቸው ለማራቅ ነበር ይላል ዋሊስ። ከሳባ ሰገድ በተጨማሪ ሶስቱ ወንድሞቻቸውንና የራሳቸውን ልጅ አምባው ላይ እንዳሰሩ ዋሊስ ያትታል። ሆነም ቀረም ጅን አሰገድ የነገሱት ለአንድ አመት ብቻ ነበር። ^ Paul B. Henze, Layers of Time, A History of Ethiopia (New York: Palgrave, 2000), p. 60. ^ ታደሰ ታምራት, Church and State in Ethiopia (Oxford: Clarendon Press, 1972), p. 72. ^ E. A. Walis Budge, A History of Ethiopia: Nubia and Abyssinia, 1928 (Oosterhout, the Netherlands: Anthropological Publications, 1970), p. 287. According to G.W.B Huntingford, this information comes from the Jesuit historian Pedro Páez, who was told this story by Emperor Susenyos (The Historical Geography of Ethiopia [London: The British Academy, 1989], p. 75)."} {"id": "2771", "contents": "ቶጎ የምዕራብ አፍሪካ ሀገር ነው። ይፋዊ ብሔራዊ ቋንቋ ፈረንሳይኛ ሲሆን ከ39 ኗሪ ቋንቋዎች በላይ ይገኛሉ። ከነዚህም ሁለቱ ኤዌኛ እና ካቢዬኛ እንደ አገራዊ ልሳናት ዕውቅና ተቀብለዋል። ከኗሪዎቹ 51% ያህል የባህላዊ አረመኔነት ተከታዮች ናቸው፤ 29% ያህል የክርስትና፣ 20% ያሕል የእስልምና አማኞች ናቸው። የባህላዊ ተከታዮቹ ብዙ የእጅ ሥራዎች፣ የጣኦት ምስል፣ ስጋጃ፣ የወገብ ጨርቅ፣ ሌላ ሥነ ጥበብ ይፈጥራሉ። ብሔራዊ መጠጡ ሶዳቢ ወይም የኮኮነት ዘምባባ አረቄ ይባላል። ከሁሉ የተወደደ እስፖርት እግር ኳስ ሲሆን ብሔራዊ የቅርንጫት ኳስ ቡድን ደግሞ አለ። ወደ ውጭ አገር የሚላኩ ሸቀጦች በተለይ ካካው፣ ቡና፣ ጥጥ፣ ፎስፌት፣ ኦቾሎኒ፣ ሲሚንቶ ናቸው። ^ (PDF) Demographic Yearbook – Table 3: Population by sex, rate of population increase, surface area and density. United Nations Statistics Division. 2012. http://unstats.un.org/unsd/demographic/products/dyb/dyb2012/Table03.pdf በ3 September 2017 የተቃኘ.  http://unstats.un.org/unsd/demographic/products/dyb/dyb2012.htm በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ ቶጎ የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "50674", "contents": "ወ/ሮ ብርቱካን በሪሁን በድሮው ጎጃም አጠቃላይ ግዛት አገው ምድር አውራጃ፤በባንጃ ወረዳ፤ በባንጃ ለኮማ ምክትል ወረዳነት ከ1936-1987 አ.ም የቆየች ከዚያም ከ1987 ዓ.ም ወዲህ አዊ ብሄረሰብ ዞን አስተዳደር አሁኑ ፋግታ ለኮማ ወረዳ አስተዳደር ኮሪጎሃና ቀበሌ ቸዋሲ ኪ/ምህረት ልዩ ጎጥ ስሙ ዋሪ ከአባታቸው አቶ በሪሁን ታምር እና ከእናታቸው ወ/ሮ ደስታየሁ አድማስ ይካቲት 16 ቀን 1980 ዓ.ም ተወለች። የብርቱካን ብቻኛው ቅልቋ ወንድም ደሳለው በሪሁን ይባላል። ወ/ሮ ብርቱካን በሪሁን ተወለዶ አቅማ ሄዋን እስኪደረስ ድረስ ከቤተሰቦቻቸው ጋር በጥሩ ሁኔታ አደገች።ከዚያህ በሆላ በቤተሰብ ፍላጎትና እምነት በተነሳ በአፍላ ወጣትነቷ ማለትም በተወለደች 9 አመቷ ትዳር መሰረተች። ትዳር ከመሰረተች በሆላም በፊቱ አጣራር ጎጃም አጠቃላይ ግዛት አገው ምድር አውራጃ ፤በባንጃ ወረዳ፤በባንጃ ለኮማ ምክትል ወረደነት ከ1936-1987 ዓ.ም የቆየች ከ1987 ዓ.ም ወዲህ አዊ ብሄረሰብ ዞን ስር በአሁኑ ፋግታ ለኮማ ወረዳ አስተዳደር ገዘሃራ አዊዲ ቀበሌ አዊዲ ጊዮርጊስ ልዩ ጎጥ ሳሙሲ ኑሮዋን ከትዳር በለቤታቸው ጋር መስርተው የሚኖሩ ታዋቂ እና ዝናኛ አከበባውን ህብረተሰብ ወይም ማህበረሰብ የምታከብር ታላቅ እናት ናቸው።"} {"id": "50710", "contents": ""} {"id": "14921", "contents": "ለተረታው ያበደረ እሳት ጨመረ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "14933", "contents": "ለትኋን ልጓም ማጉረስ ላፈኛ ሰው መመለስ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ለትኋን ልጓም ማጉረስ ላፈኛ ሰው መመለስ አይቻልም"} {"id": "14945", "contents": "ለአህያ ማር አይጥማትም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ማር የሚጥም ነገር ሲሆን በተፈጥሮዋ አህያ የሚጥም ነገርን አይገባትም። ስለዚህ አብዛኛው ህ/ሰብ የተስማማበትን ጥሩ ነገር ናቅ የሚያደርግን ሰው ለመግለጽ የሚረዳ ነው።"} {"id": "14957", "contents": "ለአፉ ለከት የለውም የአማርኛ ምሳሌ ነው። አስቦ ከመናገር ይልቅ ተናግሮ የሚያስብን ሰው የሚገልጽ ነው።"} {"id": "14963", "contents": "ለእበጥ ፍላት ለእንጨት እሳት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "14969", "contents": "ለእጅ ርቆ ለአይን ጠልቆ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "3191", "contents": "ጀርመንኛ የምዕራብ-ጀርመናዊ ቋንቋዎች ቤተሠብ ሲሆን ወደ 120 ሚሊዮን የሚጠጋ ሕዝብ እንደሚጠቀምበት ይገመታል። ጀርመንኛ በዋነኝነት የሚነገረው ግን በ ጀርመን፣ ስዊትዘርላንድ እና ኦስትሪያ ሲሆን በአጠቃላይ ግን 38 በሚሆኑ አገሮች ውስጥ ይነገራል። (ይህ ቋንቋ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "14999", "contents": "ለውሻ ሞት ፊት አይነጩለትም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "3287", "contents": "1955 አመተ ምኅረት መስከረም 29 - ዑጋንዳ ከእንግሊዝ ነጻነት አገኘ። ግንቦት 17 - የአፍሪቃ አንድነት ድርጅት (OAU) በአዲስ አበባ ተመሠረተ። ነሐሴ 22 - ዶ/ር ማርቲን ሉጠር ኪንግ «እኔ ሕልም አለኝ» ያለበትን ለሰላማዊ ሰልፍ አናገረ።"} {"id": "15011", "contents": "ለደህና ሰው ውሸት ለጅብ እሸት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "15017", "contents": "ነገርክን ለሚመለከተው አስታውቅ እንጂ ለማንም አትንገር"} {"id": "3335", "contents": "ጎንደር ቀደም ሲል የጎንደር ጠቅላይ ግዛት ዛሬ የጎንደር ክፍለ ሐገር እና የጥንትዋ ኢትዮጵያ ዋና ከተማ ነበር። ጎንደር ክፍለህገር በሰባት አውራጅዎች ይከፈላል። እነዚህም አውራጃዎች ከነዋና ከተማቸው የሚከተሉት ናቸው፤ ወገራ አውራጃ ዋና ከተማው ዳባት፣ ሰሜን አውራጃ ዋና ከተማው ደባርቅ፣ ደብረታቦር አውራጃ ዋና ከተማው ደብረታቦር፣ ሊቦ አውራጃ ዋና ከተማው አዲስ ዘመን፣ ጋይት አውራጃ ዋና ከተማው ንፋስ መውጫ፣ ጭልጋ አውራጃ ዋና ከተማው አይክል፣ ጎንደር ዙሪያ አውራጅ ዋና ከተማው ጎንደር ናቸው።ዛሬ በስሜን ጎንደር ዞን በአማራ ክልል ሲገኝ ከጣና ሃይቅ ሰሜን አንገረብ ወንዝ ላይ ከሰሜን ተራራ ወደ ደቡብ ምእራብ ሰፍሮ ይገኛል። በ12°36′ ሰሜን ኬክሮስ እና 37°28′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ነው። አጼ ፋሲለደስ ጎንደርን እንደ ዋና ከተማነት ለመጀመሪያ ጊዜ ይጠቀሙ እንጂ ከዚያ በፊት በአካባቢው ሰወች ይኖሩበት እንደነበር ታሪክ አለ። ሆኖም ግን ከተማው በታሪክ የገነነው አጼ ፋሲለደስ በአሁኑ ፋሲል ግቢ ወይም የነገሥታት ግቢ ውስጥ የፋሲል ግንብን በ1636 ሲያንጽ ነበር። የማእከላዊ እስታቲስቲክ ባለስልጣን በ1998 ቁጥሩ ጎንደር 194,773 የህዝብ ብዛት ስትይዝ ከነሱም 97,625 ወንዶች ሲሆኑ 97,148 ሴቶች ናችው። የጎንደር ከተማ በ1808 የጎንደር ከተማ በ1854 የጎንደር ከተማ በ1876 የጎንደር ከተማ በ1876 የጎንደር ከተማ በ1877 የጎንደር ከተማ በ1927 የጎንደር ግምብ አንድ አንድ ክፍሉ ሳይፈራርስ"} {"id": "15179", "contents": "ለፈሪ ይበቃል ፍርፋሪ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "15197", "contents": "ከስህተትህ ተማር ብሎ የሚገስጽ ምሳሌ።"} {"id": "15239", "contents": "ርጉሙ፡ ስንፍናን የሚቃወም፣ ነገሮችን በጊዜውና አስቀድሞ መስራትን የሚመክር አባባል ነው።"} {"id": "15245", "contents": "ትርጉሙ፡ የልባም ሴትን ጥቅም ያሳያል። የንጉሥ ሰሎሞን ምሳሌ ነው (12:4)።"} {"id": "15251", "contents": "ልጅም ከሆነ ይገፋል ድንችም ከሆነ ይጠፋል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "15257", "contents": "ርጉሙ፡ አሳዳጊ የበደለው ልጅ ሲያድግ መልካም ሁኔታ አይገጥመውም። በጥሩ ሁኔታ ሰወች ልጆቻቸውን እንዲያሳድጉ የሚመክር።"} {"id": "15263", "contents": "ልግመኛ አጋዥ ብታገኝ መጅ ደበቀች የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "15269", "contents": "ልፋ ያለው በህልሙ ሲሸከም ያድራል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ልፋ ያለው በህልሙ አቅማዳ ያለፋል"} {"id": "15281", "contents": "ላሊበላ ሄደሽ ከህንጻው ብትሰፍሪ አይገኝም ጽድቅ አለ ባህሪ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዋናው ባህርይ ነው ለይስሙላ የሚሰሩት ስራ አይደለም።"} {"id": "15299", "contents": "ላም ከወንዝ ልጅ ከቦዝ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ልጅን ከቦዝ ላምን ከወንዝ"} {"id": "15335", "contents": "የየኢትዮጵያ ካርታ 1459 ካርታ በፍራ ማውሮ የተሳለው መረጃ በዘመናዊ ካርታ ተተርጉሞ በታሪክ ተመራማሪወች እንደቀረበ።"} {"id": "15353", "contents": "ግሸን ደብረ ከርቤ ማርያም በአሁኑ ወሎ ክፍለ ሃገር፣ አምባሰል ወረዳ ውስጥ ግሸን ተራራ አናት ላይ የምትገኝ ቤ/ክርስቲያን ናት። ለዚች ቤ/ክርስቲያን መግቢያ አንድ መንገድ ብቻ ነው። እንደ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ትውፊት ይች ቤተ ክርስቲያን በየዘመኑ የተለያየ ስያሜን አግኝታለች። ከአጼ ድልናአድ ዘመን (866 ዓ.ም) እስከ 11ኛው ክፍለ ዘመን በአሁኑ ስያሜ (ደብረ ከርቤ) ትታወቅ ነበር። በ11ኛው ክፍለ ዘመን አጼ ላሊበላ ከቋጥኝ ድንጋይ ፈልፍለው እግዚአብሔር አብ የተሰኘ ቤ/ክርስቲያን በዚሁ ቦታ ሲያሰሩ ደብረ እግዜአብሔር በሚል ስም ታወቅፕች። ብዙ ሳይቆይ ግን ደብረ ነገስት ተባለች። በ1446 አጼ ዘርአ ያዕቆብ ግማደ መስቀሉን በዚህ ስፍራ ሲያርፍ ደብረ ነገስት መባሏ ቀርቶ ደብረ ከርቤ ተባለች። በዚህ ጊዜ የነበረው የቤ/ክርስቲያኑ አስተዳዳሪ መምህረ እስራኤል ዘ ደብረ ከርቤ ይባል ነበር። አጼ ዘርዓ ያዕቆብ ግማደ መስቀሉን ይዘው እየገሰገስገሱ ስለመጡ በግዕዙ \"ገሰ\" ወይም በአማርኛው \"ገሰገሰ\" የሚለው ቃል ለቦታው ስያሜ ሆነ። በዘመናት ሂደት ገስ ወደ ግሸን የሚለው ስያሜ ተዛወረ። አካባቢው በዚህ ስም ታወቀ። እንደ ቤተ ክርስቲያኒቱ ትውፊት፣ የግሸንን ደብር የመሰረታት አንድ ጻድቅ መነኩሴ ነበር። ይኽውም በ514 ዓ.ም፣ ከዘርዓ ያዕቆብ መነሳት 900 አመት በፊት ነበር። የሆኖ ሆኖ አካባቢው በአሁኑ ዘመን የሚታውቀው የኢየሱስ ክርስቶስን ግማደ መስቀል በማኖሩ ነው። አጼ ዘርአ ያዕቆብ በነገሱ ዘመን ወደ ፉንግ ስናር ሄደው ግማደ መስቀሉንና ሌሎች ብዙ የቤ/ክርስቲያን ውድ ንዋያትን አምጥተው መስከርም 21፣ 1446 ዓ.ም ወደ ደብሩ በመውጣት በዘመኑ የነበሩትን አብያተ ክርስቲያናት እንደገና በማነጽ፤ በኋላም በእግዚአብሔር አብ ቤ/ክርስቲያን ጥግ በጥንቃቄ ጉድጓድ አስቆፍረው መስቀሉን በማስቀበርና ባለቤታቸው ንግስት እሌኒ ደብረ ከርቤ ማርያም ቤ/ክርስቲያንን እንደገና በማሳነጽ ከፍተኛ ስራ አከናወኑ። ከ5 አመት በኋላ መስከርም 21፣ 1449 ጀምሮ የመስቀል በዓል በዚህ ዕለት መከበር ተጀመረ። [የቤተርክርስቲያኑ ካርታ]"} {"id": "15431", "contents": "መልከ ጥፉ በስም ይደግፉ የአማርኛ ምሳሌ ነው። መጥፎ ተግባር ያለውን ነገር በስም ሲያሞካሹ ያንን ጉዳይ ለመተችት የሚያገለግል"} {"id": "15437", "contents": "መልካም አባት ለልጆቹ እጁን ኪሱ ይከታል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ጥሩ አባት ለልጆቹ ሲል ገንዘቡን አያባክንም።"} {"id": "16001", "contents": "ሸማ ማዋስ ለባላገር በቅሎ ማዋስ ለወታደር የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሁለቱም የተዋሱትን በጣም ይጠቀሙበታል ነው።"} {"id": "15449", "contents": "መካር የሌለው ንጉስ አለ አንድ አመት አይነግስ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ለንጉስ ሳይቀር የምክርን አስፈላጊነት የሚመክር ምሳሌ"} {"id": "16019", "contents": "ሹመት ላወቀው ይከብደዋል ላላወቀው ያሳብደዋል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሹመት ሁለት ሰይፍነት የሚያሳይ"} {"id": "16025", "contents": "ሹመትና ቁመት አይገኝም በምኞት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሁለቱም በዕድል የሚገኙ ናቸው የሚል ይመስላል።"} {"id": "49198", "contents": "International Society of City and Regional Planners (ISOCARP) በየከተማ ፕላን ዝግጅት የሚሰሩ ዓለም አቀፍ ማህበር ነው። የተፈጠረው በ1965 ዓም ነበር። አሁን ከ80 በላይ ሃገራት አባላት አሉት። ISOCARP በየተባበሩት መንግስታት እና በአውሮፓ ምክር ቤት በይፋ እውቅና ተሰጥቶታል። ከዩኔስኮ ጋር ይሠራል። በየትኛውም መንግስት ቁጥጥር ስር አይደለም። በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ International Society of City and Regional Planners የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ። ISOCARP (ይህ ትምህርት ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "16061", "contents": "ቁና በሂሳብ ጥናት በሁለት ጠፍጣፋወች መካከል የሚገኝ የሾጣጣ ክፍል ማለት ነው። በሌላ አነገጋገር ቁንጮው የተቆረጠበት ሾጣጣ ማለት ነው። ሁለቱ ከላይና ታች ያሉ ጠፍጣፋወች መሰረት ይሰኛሉ። መሰረቶቹ ክብ የሆኑ ቁና \"ክባዊ ቁና\"፣ የቁናው አክሲስ ሁልቱን መሰረቶች በ900 ሰንጥቋቸው ካለፈ፣ \"ቀጥተኛ ቁና\" ይባላል አለዚያ የተንጋደደ ይባላል። የቁናው ቁመት የሚባለው በሁለቱ ጠፍጣፋወች (መሰረቶች) መካከል ያለው ፔርፔንዲኩላር ርዝመት ነው። አንድ ቁና የአንደኛው መሰረቱ ክብ ወገብ ስፋት 20 ሳንቲ ሜቲር ቢሆን እና ሁለተኛው መሰረቱ ክብ ወገብ 40 ሳንቲ ሜትር ቢሆን፣ በሁለቱ መሰረቶች ያለው ቁመት 5 ሳንቲ ሜትር ቢሆን፣ ስንት ኪሎ ስንዴ መያዝ ይችላል? ይህንና መሰል ጥያቄወችን ለመመለስ የሂሳብ ጥናት ግድ ይላል። የመጀመሪያውን የቁናን ይዘት ቀመር ያገኘው ሄሮን የተባል የጥንቱ አሌክሳንድሪያ፣ ግብጽ ነዋሪ ነበር። V = h 3 ( B 1 + B 2 + B 1 B 2 ) {\\displaystyle V={\\frac {h}{3}}(B_{1}+B_{2}+{\\sqrt {B_{1}B_{2}}})}"} {"id": "16079", "contents": "'ፍካሬ ዞራስተር: ወደ ሁሉምና ወደ ማንም' በፍሬድሪች ዊልሄልም ኒሺ የተደረሰ የፍልስፍና ልቦለድ* ነው። መጽሐፉ በ1883 እና 1885 (እ.ኤ.አ) መካከል በ4 ክፍል የተደርሰ ሲሆን በጊዜው ይሰራበት ከነበረው የአስተሳሰብ ዘዴ ለየት ባለ መልኩ የፍልስፍናን እና የግብረገብን ጥናቶች መርምሯል። የመጽሃፉ አትኩሮቶች፡ የዘላለማዊ ምልልስ፣ ኃይልን መፍቀድ (*ፈቃድ እዚህ ላይ ጠንካራ ፍላጎት ማለት ነው)፣ የአዳዲስ ዋጋ ወይም ህግጋት አስፈላጊነት፣ የአምላክ በጊዜው በነበሩ አውሮጳውያን ልብ ውስጥ መሞት፣ የበላይ ሰው (*በኒሺ አስተሳሰብ የሰው ልጅ በጦጣወችና በበላይ ሰው መካከል ያለ ፍጡር ነው) መምጣት ትምቢቶች ነበሩ። ጽሁፉ የመጽሐፍ ቅዱስ አጻጻፍ ስልት ይከተል እንጂ የውስጡ ፍሬ ነገር ግን የክርስትናና አይሁድ ሃይማኖቶችን መሰረታዊ እምነቶች የሚጻረር ነበር። ኒሺ ይህን መጽሐፍ \" ከሰወችና ከጊዜ 6000 ጫማ\" እርቆ እንደጻፈ ይናገራል፣ ማለቱም የመጽሃፉን ሃሳቦች በተራራ ላይ እያለ እንዳገኛቸው ለማስገንዘብ ነበር። ኒሺ ይህን \"ፍካሬ ዞራስተር\" ብሎ የሰየመውን መጽሃፍ \"ስርዓት አልባ\"(ጥራዝ ነጠቅ) ወይም ስርዓት ይለሽ በሆነ ዘዴ ስለጻፈው ለተመራማሪወች እጅግ አስቸጋሪ ሆነ። ይሁንና ተመራማሪወች አንድ አንድ ቋሚ የሆኑ የመጽሃፉን ይዘቶች ማስተዋላቸው አልቀረም፦ የበላይ ሰው፡ ለኒሺ የበላይ ሰው ማለት በራሱ ላይ ሙሉ ቁጥጥር ያለው ግለሰብ፣ እምቅ ኃይሉን ወደ ስራ የተርጎመ ሰው ማለት ነው። አሁን ያለው የሰው ልጅ (በኒሺ አሰተያየት) በእንስሳ እና በዚህ በበላይ ሰው መካከል ያለ ፍጡር ነው። የዘላለም ምልልስ፡ ማናቸውም የተከሰቱ ነገሮች እንደገና ይከሰታሉ፣ አሁን የሚከሰቱ ነገሮች ድሮም ተከስተው ነበር ለወደፊቱም እልፍ አዕላፍ ጊዜ ይከሰታሉ!"} {"id": "16097", "contents": "ዳዊት መለስ የኢትዮጵያ ታዋቂ ዘፋኝ ሲሆን ብዙ ዘመናዊ የሙዚቃ ስራወችን በማቅረብ ይታወቃል። በጣም ደስ የሚል ዘፋኝ ነው አልቻልኩም እንዴት ልቻል ሎተሪ (ፍቅር በሎተሪ) አንድ ቀን (2003 እ.ኤ.አ.)"} {"id": "16103", "contents": "በዚህ የመጽሃፉ ክፍል የዞራስተር ዋና ነጥቦች በስድስት ዋና ዋና ሃሳቦች ይጠቃላል። የመጀመሪያው የዞራስተር ነጥብ አጠቃላይ ሜታፊዝክን መካድ ነው። ሜታፊዚክ ማለት በተጨባጩ አለም ጀርባ የማናየው፣ የማንዳሰሰው፣ የማናሸተው እውነተኛ አለም አለ በማለት ይህን አለም ለማግኘት የሚጥር የፍልስፍና ዘርፍ ነው። በዞራስተር አስተያየት አንድ አለም ብቻ አለ፡ እርሱም ተጨባጩ አለም ነው። ሁለተኛው የዞራስተር ነጥብ የአይምሮና አካል ክፍፍልን መካድ ነበረ። በተለምዶ ሰው አካል አለው ብንልም በዞራስተር አስተያየት ሰው እራሱ አካል ነው። የሰው ልጅ ከማይጨበጥ ምናባዊ ነገር (አዕምሮ) እና ከተጨባጭ ነገር (አካል) የተሰራ ሳይሆን ሙሉ በሙሉ ከአካል የተሰራ ነው። በነደካርት የተነሳው ቀልበኛ ፍልስፍና የስውን ልጅ ከሁለት (አዕምሮና ሰወነት) ከከፈለ ወዲህ የስው ልጅ የስራ ውጤቶች ብዙ አመርቂ አልሆኑ፣ ይልቁኑ የጥንቶቹ ከያኒያን በ\"ደማቸው የጻፉዋቸው መጽሃፎች\" (በአይምሮ ከተጻፉ ዘመናዊ መጽሃፎች) በተለየ መልኩ ስሜት የሚነኩ እንደነበሩ አስተማረ። የሰው ልጅ \"አዕምሮ\" ከሆነ ወዲህ ስራው ሁሉ በቀመር የተወጠረና ምንም ስሜት የማይቀስቀስ ሆነ። ዞራስተር ሙሉ በሙሉ የግለሰብ ነጻነትን ይደግፋል። ግብረገብ፣ የጋራ ሰላምና፣ ይሉኝታ ለዞራስተር ደንታው አይደሉም። የህይወት ኃይሎች በምንም አይነት መታፈን የለባቸውም። የተመረጡ ነፍሶች የመንጋወችን ግብረ ገብና ስርዓቶች ወደጎን ትተው የራሳቸውን ዋጋ/ህግ አውጥተው የራሳቸውን አላማ ለማስፈጸም ይታገላሉ። ትክክለኛው የህይወት ጣዕም በህግጋትና ግብረገብ የተጋረደ ሳይሆን ከኃጢያትና ጽድቅ ወዲያ ርቆ የሚገኝ ነው። ሙሉው የግለሰብ ነጻነት \"ሁሉ በሁሉ ላይ\" ጦር እንዲያነሳ ሊያደርግ ይችላል። ይህ ግን በዞራስተር አይን ምንም አይደለም ምክንያቱም ሁሉም ህይወት ያለው ነገር \"ኃይልን ይፈቅዳል\"፡ ሁሉም ህይወት ያለው ነገር እራሱን ያረጋግጣል፣ ለመኖሩም ምልክት ትግል ያካሂዳል። ሄራክሊተስ እንደጻፈ \"ጦርነት የሁሉ ነገር አባት ነው\"፣ በዞራስቱራ አስተያየት ያለፍልሚያ ምንም ጥቅም ያለው ነገር አይመጣም። ዞራስተር ለጓደኞቹ የሚመክረውም \"በአደጋ ኑር!\""} {"id": "16973", "contents": "ፍቅር ሲጠና ቆሎ ያጓርሳል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "15809", "contents": "በትረ ሎሚ በሰብትሮፒክ ክፍል የሚያድግ መራራ የሎሚ አይነት ፍራፍሬ ነው። ብዙ ጊዜ በትረ ሎሚ ከሌሎች የሎሚ አይነቶች ተለቅ ይላል፣ መራራነቱም ከሎሚ ያነሰ ግን ከብርቱካን የበዛ ነው።"} {"id": "15845", "contents": "በሂሳብ ትምህርት የሾጣጣ ክፍሎች የምንላቸው መስመሮች ቀጥተኛ ክብ ሾጣጣን በጠፍጣፋ ስንከትፍ የምናገኛቸውን ቅርጾች ነው። እኒህ መስመሮች በሌላም መንገድ ሲተረጎሙ የሾጣጣ ክፍሎች ማለት ከአንድ ነጥብ (ፎከስና ከአንድ መስመር (ዳይሬክትሪክስ) ያላቸው ርቀት በቋሚ ውድር ላይ የተመሰረቱ ማናቸውንም መስመሮች ያጠቃልላል። በነገራችን ላይ የሾጣጣ ክፍሎች ከዛሬ 2200 አመታት በፊት በግሪካዊው አፖሎኒየስ ዘፐርጋ ስልታዊ በሆነ መንገድ ተጠንተዋል።"} {"id": "15929", "contents": "ጨረቃ ላይ መውጣት የምንለው ማናቸውም ሰው ሰራሽ መንኮራኩሮች ጨረቃ ገጽ ላይ ሲያርፉ ያለውን ክንውን ነው። ይህ እንግዲህ ሰውንም ሆነ ያለሰው የተደረጉ በጨረቃ የማረፍ ክንውኖችን ይጠቀላላል። ለመጀመሪያ ጊዜ ሰው ሰራሽ የሆነ ነገር ጨረቃ ላይ ያረፈው በመስከረም 13፣ 1959 እ.ኤ.አ. ሲሆን ይኸውም የሶቭዬት ህብረት ሉና 2 ሚሲዮን ነበር። ለመጀመሪያ ጊዜ የሰው ልጅ እራሱ ጨረቃ ላይ የወጣው ሐምሌ 20፣ 1969 እ.ኤ.አ. ሲሆን ይኸውን በአሜሪካው የአፖሎ 11 ሚሲዮን መንኮራኩር ነበር። ባጠቃላይ 24 አሜሪካውያን ወደጨረቃ ተጉዘዋል፣ 12ቱ የጨረቃን ምድር በእግራቸው ረግጠዋል። በዝ አልድሪን ጨረቃ ላይ፣1969 አለን ቢን የአፖሎ 12 ፓይለት ጨረቃ ላይ አፖሎ 15 የትዕዛዝ ሞጁል በጨረቃ ገጽ ዙሪያ ሲሽከረከር Play media የአፖሎ 14 መሪ የነበረው አለን ሼፐርድ ጨረቃ ላይ የአሜሪካን ባንዲራ ሲተክል የሚያሳይ ቪዲዮ በዚህ ወቅት ሶቪየት ህብረትም የራሷን ጠፈርተኞች ለመላክ ሞክራለች። ለዚህ እንዲረዳት ጨረቃ ላይ አራፊ LK የተሰኘ መንኮራኩር ሰራች፣ ሆኖም ግን ይህን መንኮራኩር ወደ ጨረቃ የሚወስድ ከባድ ሃይል ያለው ሮኬት ከአሜሪካ ቀድማ መስራት ስላልቻለች ተቀደመች። ይህም በነበራት የጨረቃ ላይ ማረፍ ፍላጎት ቀዝቃዛ ውሃ ቸለሰበት። ከዚህ በታቸ ለጨረቃ ጉዞ ሶቪየቶች አዘጋጅተውት የነበረ ልኬ የተሰኘው መንኮራኩር ይታያል። ^ Apollo 13 - A Successful Failure"} {"id": "15935", "contents": "አጠቃላይ የኑሮ ዘዴ መደብ ዝርዝር"} {"id": "15947", "contents": "የ1982 የኢትዮጵያ ሶማሊያ ድንበር ጦርነት የሚታወቀው ዘመቻ በነሐሴ 1982 እ.ኤ.አ. የተካሄደ ሲሆን፣ በኢትዮጵያ ሰራዊት የሚደገፉ የሶማሊ ሽምቅ ተዋጊወች መካከለኛው ሶማሊያን ወረው ብዙ ከተሞችን የተቆጣጠሩበት ግጭት ነበር። ይህ ጦርነት በአሜሪካ ጣልቃ ገብነት ሊቆም ችሏል። ^ http://www.historyguy.com/ethiopia_somali_wars.html The History Guy: Ethiopia-Somalia Wars and Conflicts ^ Somalia SOMALIA'S DIFFICULT DECADE, 1980-90 - Flags, Maps, Economy, Geography, Climate, Natural Resources, Current Issues, International Agreements, Population, Social Statistics, Political System"} {"id": "15977", "contents": "ስምሽ ማነው ሲሏት ቂጤ ትልቅ ነው አለች የአማርኛ ምሳሌ ነው። ፍየል ወዲህ ቅዝምዝም ወዲያ"} {"id": "15983", "contents": "ስራ ለሰሪው ምርጫ ለመራጭ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ስራ ለሰሪው እሾህ ላጣሪው"} {"id": "15989", "contents": "ስራ ያጣ መነኩሴ \"አደገኛ ቦዘኔ\" ተብሎ ታሰረ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ስራ ያጣ መነኩሴ ቆቡን ቀዶ ይሰፋል"} {"id": "16601", "contents": "ቁም እንዳላማ ጥልቅ እንደጫማ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "16643", "contents": "የአጼ በእደ ማርያም ዜና መዋዕል በግዕዝ እንደተጻፈና ወደ (ፈረንሳይኛ) እንደተተረጎመ ከጎን ቀርቧል። ዜና መዋዕሉ የአጼበእደ ማርያምን ብቻ ሳይሆን የአጼ ዘርአ ያዕቆብንም ውሎ ያትታል።"} {"id": "16649", "contents": "በሻህ ተክለማርያም ኢትዮጵያዊ የሙዚቃ ዜማ ደራሲ እና አቀናባሪ እንዲሁም የባህልና የዘመናዊ ሙዚቃን ያደራጁ ቀዳሚ ሰው ነበሩ። ብዙ ዜማዎችን ያቀናበሩ ሲሆኑ ፣ በገናናት የሚታወቁት፣ ሙሽራዬንና ያይኔ ተስፋ የተባሉትን ዜማና ጽሁፍ ያቀረቡ ነበሩ። በኢትዮጵያ ለሚገኙ ቲያትር ቤቶችና የኪነ ጥበብ ተቋማት የተቀናበረ የሀገረሰብ ሙዚቃ የመጀመሪያው ዘር የዘሩ ነበሩ። አቶ በሻህ ተክለማርያም ከአባታቸው ከግራዝማች ተክለማርያም አጥናፈ ሰገድ እና ከእናታቸው ከወ/ሮ የሺወርቅ ወልደ ጻዲቅ መጋቢት ፲፱፻፲፪ ዓ.ም. በባሌ ክፍለ ሀገር በጎባ ከተማ ተወለዱ። በ፬ ዓመት ዕድሜያቸው ወደ አዲስ አበባ በመምጣት የቤተ ክህነት ትምህርታቸውን ጀምረው ሳይጨርሱ በ፰ ዓመት ዕድሜያቸው በዳግማዊ ምኒልክና በተፈሪ መኮንን ትምህርት ቤት በመግባት ዘመናዊውን ትምህርት ገብይተዋል። በድምጸ ሸጋነታቸው የሚታወቁት በሻህ ተክለማርያም በዳግማዊ ምኒልክ ትምህርት ቤት ዘመናዊ የሚዚቃ ትምህርት ሲጀመር ትምህርታቸውን በመከታተል ቫዮሊንና ፒያኖን መጫወት ቻሉ። ጣልያን ኢትዮጵያን ሲወር በሻህ ተክለማርያም ከፍተኛ እሥርና እንግልት ደርሶባቸው ነበር። ከወረራው በኋላም አቶ በሻህ አርቲስቶችን በመመልመል የተለያዩ የኪነ ጥበብ ትርኢቶችን ከማዘጋጀታቸውም ባሻገር ለአገራችን ኪነ ጥበብ መዳበር ከፍተኛ አስተዋጽኦ አድርገዋል። በፈረስይ ሐገር ለሙዚቃ ትምህርት ተልከው በቫዬሊን ክላሲካል ሙዚቃ ተመርቀዋል። ማስታወቂያ ሚኒስቴር ድምጽ መቅረጫ /ቴፕ ሪኮርደር/ ባልነበረው ጊዜ የዜማና የውዝዋዜ መሪ በመሆናቸው ተጫዋቾችን ስቱዲዮ ድረስ በመውሰድ በቀጥታ ዘፈኑን ለሕዝብ እንዲተላለፍ ያደረጉ ሲሆን በኋላም ማስታወቂያ ሚኒስቴር ቴፕ ሪኮርደር ሲያመጣ ዘፈኖችን በማሰባሰብ ቀርጸው ለትውልድ እንዲቆዩ ታሪካዊ አስተዋጽኦ አበርክተዋል። ናሽናል ቢብሊዮግራፊ ቡድን፣ የአንጋፋ አርቲስቶች መዝገበ የሕይወት ታሪክ፣ መጋቢት ፳፻፣ ገጽ 21 የኢትዮጵያ ቴሌቭዥን ሽልማት 1984"} {"id": "16667", "contents": "ቂል ያገኘው ፈሊጥ ውሻ የደፋው ሊጥ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ወረቀትና ጅል የያዙትን አይለቁም"} {"id": "16673", "contents": "ቂጥ ቢወድል ፈስ አያድን የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20183", "contents": "ነጭ ድሀ ነጭ ማር ይከፍላል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20189", "contents": "ነፍጥ ቢያጓር የጌታውን ጎን ይሰብር የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20207", "contents": "ነገር ፈጣሪውን እሾህ አጣሪውን የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20213", "contents": "ንብ ሲሰማራ አጥሩን ተመልከት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "17537", "contents": "የዘርአ ያዕቆብ ደብዳቤ በቫቲካን ቤተ መጻህፍት የዘርአ ያዕቆብ ቤተ መንግስት አጥር፣ ከአዲስ አበባ 2 ኪሎ ሜትር፣ በድሮው ቢራራ፣ አምባ ውጫጫ፣ አምባ ነገስት በፍራ ማውሮ ካርታ ላይ ሰፍሮ የሚታየው አምባ ነገስት ሊሆን ይችላል ተብሎ የሚገመተው የዘርዓ ያዕቆብ ቤተ መንግስት [1]"} {"id": "20225", "contents": "ንጉስ በግንቡ ገበሬ በርስቱ ቢገቡባቸው ቀናተኞች ናቸው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "17579", "contents": "ቆዳ (skin) በዋናነት የጀርባ አጥንት ያላቸው እንስሳት ላይ የሚገኘው ለስላሳ የአካል ሽፋን ነው። ጆሮ ዓይን አፍ ጥርስ አፍንጫ እግር እጅ ጸጉር (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "16751", "contents": "በራቸውን ክፍት ትተው ሰውን ሌባ ነው ብለው ያማሉ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20249", "contents": "ንጉስ ይሞግትልህ ንጉስ አይሞግትህ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "16763", "contents": "በሽታውን የደበቀ ተፋተሽ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20261", "contents": "እብድ ለእብድ ቀን ይባጅ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "17687", "contents": "^ 1867፣ Huot፣ egypt"} {"id": "17705", "contents": "ጥር ፳፯ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻፵፯ኛው ቀን እና የበጋ ፴፪ኛው ዕለት ነው። ከዚህ ቀን በኋላ እስከ ዓመት መባቻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፪፻፲፱ ቀናት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ፤ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፪፻፲፰ ቀናት ይቀራሉ። ፲፱፻፶፯ ዓ.ም. የአዲስ አበባ ማዘጋጃ ቤት ሕንፃ ተመረቀ። በሕንፃው መግቢያ ላይ የተለጠፈው ሰሌዳ እንዲህ ይላል፤ «ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ለመናገሻው ከተማ ለአዲስ አበባ ሕዝባቸው፣ ለማኅበራዊ ኑሮው፣ ለኤኮኖሜውና ለባህሉ ዕድገት አማካይ የአገልግሎት ቤት ይሆን ዘንድ ፈቅደው ያሠሩትን ይህን ሕንፃ፣ በሠላሳ አራተኛው ዘመነ መንግሥታቸው መርቀው ከፈቱ።» ፲፱፻፷፫ ዓ/ም - የቻይና ሕዝባዊ ሪፑብሊክ በአዲስ አበባ ኤምባሲ ከፈተች።"} {"id": "20285", "contents": "እናያለን ሲሉ ይታያሉ እናማለን ሲሉ ይታማሉ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20291", "contents": "እኔ በልጄ ሳዝን ልጄ በልጁ ያዝን የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20297", "contents": "እኔ ከሞትኩ ሰርዶ አይብቀል አለች አህያ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20309", "contents": "እኔ የምበላው ሳጣ ልጄ ጥርስ አወጣ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20333", "contents": "እንኳን ተልባ ሽቶሽ እንዲያም ዘጠኝ ቂጣ ትፈጃለሽ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20339", "contents": "እንኳን ከፎከረ ያድናል አምላክ ከወረወረ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "17801", "contents": "የ1986 እ.ኤ.አ. ፊፋ የዓለም ዋንጫ ፲፫ኛው የፊፋ የዓለም ዋንጫ የነበረ ሲሆን ውድድሩ ከግንቦት ፳፫ እስከ ሰኔ ፳፪ ቀን ፲፱፻፸፰ ዓ.ም. በሜክሲኮ ተካሄዷል። ፊፋ በመጀመሪያ ኮሎምቢያ ውድድሩን እንድታዘጋጅ የመረጣት ቢሆንም በኢኮኖሚያዊ ችግሮች ምክንያት ወደ ሜክሲኮ ተላልፏል። ውድድሩን ያሸነፈው አርጀንቲና ሲሆን የማራዶና ታዋቂ የእግዚአብሔር እጅ ጎልም በዚሁ ውድድር ላይ በእንግሊዝ ቡድን ላይ ነው የገባው።"} {"id": "16865", "contents": "ዩኔንትሪየም (ununtrium) በየንጥረ ነገሮች ሠንጠረዥ ውስጥ ጊዜያዊ ኬሚካዊ ውክሉ Uut እና አቶማዊ ቁጥሩ 113 ለሆነ ሲንተቲክ ንጥረ ነገር የተሰጠ ጊዜያዊ ስያሜ ነው። የጥንተ፡ንጥር ጥናት (ኬሚስትሪ) (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "16871", "contents": "በቅሎ ማሰርያዋን በጠሰች ለራስዋ አሳጠረች የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "16877", "contents": "በበጋ እሞኝ ቤት ተንጋጋ በክረምት እቤትህ ተከተት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20381", "contents": "እንደ ጴጥሮስ ብጽላሎተ ርእስ እንደ ጳውሎስ በዘፈረ ልብስ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20387", "contents": "እንዲህ ነድጄ ልሙት የፊቱን በኋላ አድርጎት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "16937", "contents": "ፈሪ ከውሀ ውስጥ ያልበዋል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "18695", "contents": "ጁምፓ ላሂሪ (እ.አ.አ. 1967) ታዋቂ አሜሪካዊት ደራሲ ነች። በዋናነት እንግሊዝኛ: The Namesake በተሰኘው ስራዋ ትታወቃለች። ‎የአሜሪካዊ ደራሲያን ዝርዝር (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "18701", "contents": "ጄን ሌንግተን (እ.አ.አ. 1922) ታዋቂ አሜሪካዊት ደራሲ ነች። በዋናነት እንግሊዝኛ: The Transcendental Murder በተሰኘው ስራዋ ትታወቃለች። ‎የአሜሪካዊ ደራሲያን ዝርዝር (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "20423", "contents": "እንግዳ ይጋብዛል ባለቤት ሲያፍር የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "18731", "contents": "ማርጋሬት ማረን (ትውልድ 19?? እ.አ.አ.) ታዋቂ አሜሪካዊት ደራሲ ነች። በዋናነት እንግሊዝኛ: Bootlegger's Daughter በተሰኘው ስራዋ ትታወቃለች። ‎የአሜሪካዊ ደራሲያን ዝርዝር (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "18737", "contents": "ዊልሰን ራውልስ (እ.አ.አ. ከ1913 – 1984) ታዋቂ አሜሪካዊ ደራሲ ነው። በዋናነት እንግሊዝኛ: Where the Red Fern Grows በተሰኘው ስራው ይታወቃል። ‎የአሜሪካዊ ደራሲያን ዝርዝር (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "18767", "contents": "በዚህ ዝርዝር ውስጥ የተካተቱት የአሜሪካ ፕሬዝዳንቶች የካቲት ፳፯ ቀን ፲፯፻፹፩ ዓመተ ምሕረት ( እ.አ.አ. በማርች 4፣ 1789) በወጣው የአሜሪካ ሕገ መንግሥት መሠረት ሀገሪቱን መምራት የቻሉ ፕሬዝዳንቶች ብቻ ናቸው። ከዚህ እወጃ በፊት ያሉትን ለማየት ይዩ ። የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ዴሞክራቲክ ፓርቲ (አሜሪካ) ሪፐብሊካን ፓርቲ (አሜሪካ) ^ [http://www.harrold.org/rfhextra/PresidentsForgotten.html"} {"id": "18779", "contents": "ጆን ኩይንሲ አዳምስ (እንግሊዝኛ: John Quincy Adams) የአሜሪካ ስድስተኛ ፕሬዝዳንት ነበሩ። ፕረዝዳንቱ ሥልጣን ላይ የወጡት እ.አ.አ. በ1825 ሲሆን በስልጣን ዘመናቸው ምክትል ፕሬዝዳንት የነበሩት ጆን ሲ ካልሆውን ነበሩ። ፕሬዝዳንቱ የዴሞክራቲክ - ሪፐብሊካን እና ናሽናል ሪፐብሊካን ፓርቲ አባል የነበሩ ሲሆን ከሥልጣን የወረዱት እ.አ.አ. በ1829 ነበር። የአሜሪካ ፕሬዚዳንት የአሜሪካ ፕሬዝዳንቶች ዝርዝር (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "20537", "contents": "እድል ተርታውን እጣ ፈንታውን የአማርኛ ምሳሌ ነው። እድል ተርታውን እጣ ፈንታውን የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20957", "contents": "የሁለት አገር ስደተኛ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሁለት አገር ስደተኛ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20549", "contents": "እጁ ተበትር አፉ ከነገር የአማርኛ ምሳሌ ነው። እጁ ተበትር አፉ ከነገር የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20969", "contents": "የለመደ ለማኝ ቁርንጮዬን ቀማኝ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የለመደ ለማኝ ቁርንጮዬን ቀማኝ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20975", "contents": "የለመደች ጦጣ ሁልጊዜ ሽምጠጣ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የለመደች ጦጣ ሁልጊዜ ሽምጠጣ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "18299", "contents": "መገዘዝ ተራራ በሰሜን ሸዋ ከደብረ ብርሃን-ደሴ መስመር ላይ የሚገኝ ትልቁ ተራራ ነው። በጣም ብርዳማ ነው። የማይረሳ ጊዜ በአሳግርት ቡልጋ። መገዘዝ ተራራ ከ3596 ሜትር ከባህር ጠለል በላይ ይገኛል። ይህ ተራራ በጣልያን ወረራ ወቅት አጼ ሀይለስላሴ የሬድዮ መገናኛ በዚህ ተራራ ላይ አስተክለው ይጠቀሙ እንደነበር ታሪክ ያስረዳል።"} {"id": "21461", "contents": "የደንቆሮ ሰርግ በሽብሸባ ያልቃል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የደንቆሮ ሰርግ በሽብሸባ ያልቃል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21467", "contents": "የጅብ ችኩል ቶሎ ያፏጫል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የጅብ ችኩል ቶሎ ያፏጫል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20609", "contents": "እጸድቅ ብዬ ባዝላት ተንጠልጥላ ቀረች የአማርኛ ምሳሌ ነው። እጸድቅ ብዬ ባዝላት ተንጠልጥላ ቀረች የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21479", "contents": "የጎረምሳ መልኩ እንጂ አነጋገሩ አያምርም የአማርኛ ምሳሌ ነው። የጎረምሳ መልኩ እንጂ አነጋገሩ አያምርም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21485", "contents": "የጨረቃ ሂያጅ የምስክር ፈራጅ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የጨረቃ ሂያጅ የምስክር ፈራጅ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20663", "contents": "ከቁንጫ መላላጫ ያወጣል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ከቁንጫ መላላጫ ያወጣል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20669", "contents": "ከባልሽ ባሌ ይበልጣል ሽሮ አበድሪኝ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ከባልሽ ባሌ ይበልጣል ሽሮ አበድሪኝ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "18365", "contents": "መጽሐፈ ዕዝራ ሱቱኤል በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተከርስቲያን መጽሐፍ ቅዱስ ከብሉይ መጻሕፍት የሚፈረጅ ነው። ለማንበብ እታች ይጫኑ።"} {"id": "21053", "contents": "የመከራ ልጅ ሁል ጊዜ መከራ መስሎ ይታያል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የመከራ ልጅ ሁል ጊዜ መከራ መስሎ ይታያል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21059", "contents": "የመዝሙር መጀመሪያ ሀሌታ የዘፈን መጀመሪያ እስክስታ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የመዝሙር መጀመሪያ ሀሌታ የዘፈን መጀመሪያ እስክስታ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20723", "contents": "ወንዝ ለወንዝ ሩዋጭ የሰው በግ አራጅ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ወንዝ ለወንዝ ሩዋጭ የሰው በግ አራጅ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21083", "contents": "የሚሰጥም እሾህ ይጨብጣል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሚሰጥም እሾህ ይጨብጣል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21089", "contents": "የሚስት ዘመድ የማር አንገት የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሚስት ዘመድ የማር አንገት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21095", "contents": "የሚከርመውም የማይከርመውም ባንድነት ዝናብ ይለምናል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሚከርመውም የማይከርመውም ባንድነት ዝናብ ይለምናል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21101", "contents": "የሚወዱትን አቅፎ የሚጠሉትን ነቅፎ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሚወዱትን አቅፎ የሚጠሉትን ነቅፎ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21107", "contents": "የሚዛንን አባይ ለእሳት የዳኛን አባይ ለሰንሰለት የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሚዛንን አባይ ለእሳት የዳኛን አባይ ለሰንሰለት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "18467", "contents": "ታልቸኮሉ ቀስ በቀስ ይገኛል ሁሉ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ትግስትን የሚመክር ተረትና ምሳሌ"} {"id": "18485", "contents": "ላዮናርድ ኦይለር ሩስል ፍሬጄ ጋውስ ማንዴልብሮት ሌብኒዝ ኒውተን"} {"id": "18545", "contents": "የግል ማተሚያ ባለንብረት የነበሩና በማተሚያ ቤታቸው ልዩልዩ የጸሎት መጵሐፍትን፥የአማርኛ ማስተማርያ ፊደሎችንና መጵሐፍት እያተሙ ያቀርቡ ነበር ።"} {"id": "18563", "contents": "ሥነ-ሥርዓት ምህንድስና የብዙ ምህንድስና ዘርፎችን ያካተተ ውስብስብ የምህንድስና ስራዎች እንዴት በጥሩ ሁኔታ ተጀምረው እንደሚጠናቀቁ የሚያጠና ዘርፍ ነው። ሥነ-ሥርዓት ምህንድስና የተጀመረው አሜሪካን አገር በሚገኘው ቤል የስልክ ላብራቶሪ በ1940ዎቹ ነው። (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "22163", "contents": "ዶሮ ሲሉ ሰምታ ሞተች እጢስ ገብታ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዶሮ ሲሉ ሰምታ ሞተች እጢስ ገብታ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21587", "contents": "ያለ የሚኖር ይመስላል የሞተ ያልነበረ ይመስላል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያለ የሚኖር ይመስላል የሞተ ያልነበረ ይመስላል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22175", "contents": "ዶሮ ብታልም ጥሬዋን የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዶሮ ብታልም ጥሬዋን የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22181", "contents": "ዶሮ ከቆጥ በሬ ከጋጥ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዶሮ ከቆጥ በሬ ከጋጥ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22199", "contents": "ዶሮን ሲያታልሏት ጥምር መንግስት አሏት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዶሮን ሲያታልሏት ጥምር መንግስት አሏት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21167", "contents": "የማያበላ ቢገላምጥ አያስደነግጥ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የማያበላ ቢገላምጥ አያስደነግጥ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21179", "contents": "የማያድግ ልጅ ባራስ ቤቱ ዳንኪራ ይመታል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የማያድግ ልጅ ባራስ ቤቱ ዳንኪራ ይመታል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "19331", "contents": "ፓራጓይ የአለም ባንዲራዎች ሰንደቅ ዓላማ (ይህ ባንዲራዎች ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "19355", "contents": "ሚያዝያ ፳፭፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪፻፴፭ኛው ዕለት ሲሆን፤ የፀደይ (በልግ)ወቅት ፴ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፻፴፩ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፻፴ ቀናት ይቀራሉ። ፲፱፻፶፪ ዓ/ም - የፋሺስት ኢጣልያ መንግሥት ኢትዮጵያን ወሮ ለአምሥት ዓመታት በጦር ኃይል ላጠቃበት በከፈለው ካሣ ገንዘብ የተገነባው የቆቃ የመብራት ኃይል ማመንጫ ግድብ በንጉሠ ነገሥቱ ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ተመረቀ። (እንግሊዝኛ) P.R.O., FO 371/154836 Annual Report from Ethiopia for 1960"} {"id": "19367", "contents": "ምወሕርኛ በኢትዮጵያ የሚነገር ቋንቋ ሲሆን የሴማዊ ቋንቋዎች (ሰባትቤት) አባል ነው። (ይህ ቋንቋ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "21671", "contents": "ያልታደለ ከንፈር ሳይሳም ያረጃል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልታደለ ከንፈር ሳይሳም ያረጃል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22265", "contents": "ጆሮ በላ ሆድ ጦሙን አደረ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "19397", "contents": "ጋዋዳኛ በኢትዮጵያ የሚነገር ኩሺቲክ ተብሎ በሚታወቀው የቋንቋ መደብ የአፍሮ-እስያ ቤተሰብ የሚካለል ቋንቋ ነው።"} {"id": "19403", "contents": "ሳሆኛ በኢትዮጵያና በኤርትራ የሚነገር ኩሺቲክ ተብሎ በሚታወቀው የቋንቋ መደብ የአፍሮ-እስያ ቤተሰብ የሚካለል ቋንቋ ነው።"} {"id": "21233", "contents": "የምሮጥበት ሜዳ የምወጣበት ቀዳዳ የለም የአማርኛ ምሳሌ ነው። የምሮጥበት ሜዳ የምወጣበት ቀዳዳ የለም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21239", "contents": "የምትለብሰው የላት ሻንጣ ቆለፈች የአማርኛ ምሳሌ ነው። የምትለብሰው የላት ሻንጣ ቆለፈች የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "9503", "contents": "ዶ/ር ቀለሙ ደስታ ኢትዮጵያ ከኣሏት ጥቂት የፕላስቲክ ቀዶ ጥገና ባለሙያዎች አንዱ ናቸው። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "21743", "contents": "ያባ ጎፍናኔ ቤቱ በሪድ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያባ ጎፍናኔ ቤቱ በሪድ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21755", "contents": "ያባት እርግማን ሲዳሩ ማልቀስ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያባት እርግማን ሲዳሩ ማልቀስ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "19511", "contents": "ነብር ባየለበት ዘመን ድመት ይኮርታል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21275", "contents": "የሞኝ በትር ሆድ ይቀትር የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሞኝ በትር ሆድ ይቀትር የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "19535", "contents": "ነገር ሲጀመር እህል ሲከመር የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "19547", "contents": "ነገር በቀጠሮ ዘፈን በከበሮ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "19553", "contents": "ነገር በዋስ እህል በነፋስ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21809", "contents": "ያወረደ መአቱን ያመጣ ምህረቱን የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያወረደ መአቱን ያመጣ ምህረቱን የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21305", "contents": "የሴት ረዥም የማቅ ውዥምዥም እንብዛም አያስጎመጅም የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሴት ረዥም የማቅ ውዥምዥም እንብዛም አያስጎመጅም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21311", "contents": "የሴት አመዳም የአሮጌ ሆዳም የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሴት አመዳም የአሮጌ ሆዳም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21323", "contents": "የሽሮ ድንፋታ እስኪቀርብ ድረስ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሽሮ ድንፋታ እስኪቀርብ ድረስ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21863", "contents": "ያገባሽስ ይፈታሻል ይብላኝ ለወለደሽ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያገባሽስ ይፈታሻል ይብላኝ ለወለደሽ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22325", "contents": "ከፊቾ የኢትዮጵያ ብሔር ነው። (ይህ ስለ ብሔር ወይም ሕዝብ የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "21887", "contents": "ይህን ብትሰጥ ምን ትውጥ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ይህን ብትሰጥ ምን ትውጥ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21893", "contents": "ይሉሽን በሰማሽ ገበያም ባልወጣሽ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ይሉሽን በሰማሽ ገበያም ባልወጣሽ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "23003", "contents": "ጌራርዶ ቶራዶ ዲዬዝ ዴ ቦኒላ (ሚያዝያ ፳፪ ቀን ፲፱፻፸፩ ዓ.ም. ተወለደ) ሜክሲካዊ እግር ኳስ ተጫዋች ሲሆን በአሁኑ ጊዜ የክሩዝ አዙል አምበል ነው። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "23015", "contents": "ሰኔ ፲ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪፻፹ኛው ቀን ሲሆን የፀደይ (በልግ)ወቅት ፸፭ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፹፮ ቀናት፣ በዘመነ ዮሐንስ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፹፭ ቀናት ይቀራሉ። ፲፱፻፶፭ ዓ/ም - የሃያ ስድስት ዓመቷ መቶ ዓለቃ ቫለንቲና ተሬሽኮቫ (Valentina Tereshkova) በሶቪዬት ኅብረት የጠፈር መንኮራኩር ‘ቮስቶክ ስድስተኛ’ ወደጠፈር ስትተኮስ በዓለም የመጀመሪያዋ ሴት ሆነች። ፲፱፻፷፰ ዓ/ም - በደቡብ አፍሪቃ ሶዌቶ ከተማ ውስጥ በተካሄደው ሕዝባዊ ሰልፍ፣ በፖሊሶችና ወጣት ጥቁሮች መኻል የተከተለው ግጭት ምክንያት አሥራ ሁለት ሰዎች ሞተዋል። (እንግሊዝኛ) http://news.bbc.co.uk/onthisday/hi/dates/stories/june/16/newsid_2514000/2514467.stm (እንግሊዝኛ) http://news.bbc.co.uk/onthisday/hi/dates/stories/june/16/newsid_2685000/2685283.stm"} {"id": "22361", "contents": "(ይህ ስለ ብሔር ወይም ሕዝብ የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) ወይጦ የኢትዮጵያ ብሔር ነው።"} {"id": "22373", "contents": "(ይህ ስለ ብሔር ወይም ሕዝብ የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) ከፋ የኢትዮጵያ ብሔር ነው።"} {"id": "22379", "contents": "(ይህ ስለ ብሔር ወይም ሕዝብ የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) ኢሳ የኢትዮጵያ ብሔር ነው።"} {"id": "22385", "contents": "(ይህ ስለ ብሔር ወይም ሕዝብ የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) አዩፕ የኢትዮጵያ ብሔር ነው።"} {"id": "22391", "contents": "(ይህ ስለ ብሔር ወይም ሕዝብ የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) ኒሞቲክ የኢትዮጵያ ብሔር ነው።"} {"id": "22397", "contents": ""} {"id": "22409", "contents": "(ይህ ስለ ብሔር ወይም ሕዝብ የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) ሶክ የኢትዮጵያ ብሔር ነው።"} {"id": "23123", "contents": "አባ ሳሙኤል ወደ አለቱ ውስጥ የተፈለፈለ ቤተክርስቲያን ሲሆን ከአባ ሳሙኤል ሐይቅ በስተደቡብ ይገኛል። በ1955 ዓ.ም. ዋሻውን ጎብኝቶ የነበረው ሮጀር ሳተር ትልቅ ሃውልት እንደነበርው ሳይመዘግብ አላለፍም። ሆኖም ግን ይህ ሃውልት በአሁኑ ወቅት ብዙ ጉዳት ደርሶበታል። ታሪክ አጥኝው ሪቻርድ ፓንክኸርስት የአንበሳ፣ ዝሆን እና ሁለት ቀጭኔዎች፣ ምናልባትም ሁለት ጠመንጃ የተሸከሙ ሰዎች የሚመስሉ ምስሎች በዋሻው ውስጥ እንደነበሩ በ1966 ያካሄደው ጥናት ይዘግባል። ግድግዳው ላይ ያሉ ሊጠፉ ይደርሱ ጽሑፎች ግን ምንነታቸው በውል እንደማይለይ ሳይጠቅስ አላለፈም። ይሁንና ሁሉም መረጃዎች ከየትኛው ዘመን እንዲመነጩ አይታወቅም። ኢንተርኔት። የካ ሚካኤል አዲስ አበባ ዋሻ ዳዊት ቡራዩ እንጦጦ ጓሳ የካ አምቢሳ ዶሮ ሚካኤል ቦሌ ጡሉ ቦሎ የረር ጫሎ ደብረዘይት ዱከም አባ ሳሙኤል ጌጃ ኤራ ዝቋላ አዋሽ ወንዝ ሲምቢሮ ጂላ ቂስጣና አዳዲ ማርያም ጉፍቲ ገብርኤል ፭ኪሜ ያልታወቀ አዲስ አለም ለገዳዴ ዋጫጫ መናገሻ"} {"id": "22463", "contents": "አንድነት የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲ ነው።"} {"id": "23153", "contents": "ዘጋመል ማርያም ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ከአለት የተፈለፈ ቤተ ክርስቲያን ነው።"} {"id": "22061", "contents": "ድሀ ምን ትሰራለህ እንጂ ምን ትበላለህ የሚለው የለም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ድሀ ምን ትሰራለህ እንጂ ምን ትበላለህ የሚለው የለም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22067", "contents": "ድሀ ሲቆጣ እግሩ መንገድ ያሰልጣል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ድሀ ሲቆጣ እግሩ መንገድ ያሰልጣል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22085", "contents": "ድሀ ቢናገር አያደምቅ ቢጨብጥ አያጠብቅ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ድሀ ቢናገር አያደምቅ ቢጨብጥ አያጠብቅ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22103", "contents": "ድሀና ድመት ሊሞት ሲል ያምርበታል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ድሀና ድመት ሊሞት ሲል ያምርበታል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22127", "contents": "ድሪያ የዝሙት ዋዜማ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ድሪያ የዝሙት ዋዜማ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22133", "contents": "ድርጎ የለመደች መበለት ወተት ያየች ድመት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ድርጎ የለመደች መበለት ወተት ያየች ድመት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "19895", "contents": "ታቦተ ክፉ አጸደ መልካም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "23207", "contents": "ቤተ ደበርሲና ውስጥ በርካታ ክፍሎች ሲገኙ ልክ እንዲሁ ብዙ ታቦታትንም ይዟል። እነርሱም ታቦተ ሥላሴ ፣ ታቦተ እየሱስ፣ ታቦተ ኪዳነ ምህረት ፣ ታቦተ ቅዱስ ሚካኤል፣ ታቦተ ቅዱስ ላሊበላ ናቸው። ስለሆነም ቤተ ደበረሲና ብዙ ጊዜ በተለያዩ ስሞች ይታወቃል፣ ከነዚህ ውስጥ ቤተ ሚካኤል አንዱ ነው። ይሁን እንጂ ቤተ ሚካኤል ቤተ ደበረሲና ውስጥ የሚገኝ እራሱን ይቻለ መንበሬ ታቦት ያለው ቤተ መቅደስ ነው፣ ቤተ ደበረ ሲናም እንዲሁ እራሱን የቻለና 9.5 ስፋት በ3 ሜትር ከፍታ ያለው ቤተ መቅደስ ነው። ቤተ መስቀል ቤተ ሚካኤል ቤተ ጎለጎታ ቤተ ማርያም ቤተ ደናግል ቤተ መድኃኔ ዓለም ቤተ አማኑኤል ቤተ መርቆሬዎስ ቤተ ገብርኤል ወሩፋኤል ቤተ አባ ሊባኖስ ቤተ ጊዮርጊስ"} {"id": "23225", "contents": "ሰኔ ፲፭ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪፻፹፭ኛው ቀን ሲሆን የፀደይ (በልግ)ወቅት ፹ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፹፩ ቀናት፣ በዘመነ ዮሐንስ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፹ ቀናት ይቀራሉ። ፲፱፻፫ ዓ/ም - ግርማዊ ጆርጅ ፭ኛ እና ንግሥት ሜሪ የታላቋ ብሪታኒያን ዘውድ ጭነው ሲነግሡ ደጃዝማች (በኋላ ልዑል ራስ) ካሣ ኃይሉ የዳግማዊ ዓፄ ምኒልክ ተወካይ ሆነው በሥነ ሥርዓቱ ላይ ተገኝተዋል። ፲፱፻፴፫ ዓ/ም - የአዶልፍ ሂትለር ናዚያዊ ሠራዊት የሶቪዬት ሕብረትን ወረረ። (እንግሊዝኛ) http://news.bbc.co.uk/onthisday/hi/dates/stories/june/22/newsid_3526000/3526691.stm"} {"id": "23267", "contents": "የዳግማዊ ዓፄ ኢያሱ ('ታሪክ፡ ዘንጉሠ፡ ነገሥት፡ አድያም፡ ሰገድ ወንግሥት፡ ብርሃን፡ ሞገሳ) በዘመናቸው በነበረው ፀሐፊ በግዕዝ እንደተጻፈና በኢኛትስዮ ግዊዲ (ኢግናጦስ ጉዲ) በ1895 ፣ በጣሊያን አገር እንደታተመ ከጎን ቀርቧል። ይህ መጽሃፍ የዳግማዊ ዓፄ ኢያሱንና የእናቱን ንግሥት ምንትዋብ ዜና ውሎ ይተርካል። በተጨማሪ የዓፄ ኢያሱን ልጅ የዓፄ ኢዮአስን ዜና መዋዕል በተከታዩ ገጽኦች አካቶ ይዟል።"} {"id": "22643", "contents": "ቅል (Lagenaria siceraria) ኢትዮጵያና አለም ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው። የቅል ወገን (Lagenaria) 5 ሌሎች የተዛመዱ ዝርያዎች አሉበት፤ እነዚህ የዱር ቅሎች ግን አይበሉም። ከዚህም ወገን ውጭ አንዳንድ ሌሎች ተክሎች «ቅሎች» ተብለዋል፣ ለምሳሌ የበረሃ ቅል (ከCitrullus የበጢሕ ወገን) ወይም የአመድ ቅል (Benincasa) አሉ። እነዚህም ሁሉ በዱባ አስተኔ ውስጥ (Cucurbitaceae) ይመደባሉ።"} {"id": "22649", "contents": "ቈማጤ (Anogeissus) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ የዛፍ ወገን ነው። ክርክራ (A. leiocarpus) በዚሁ ወገን ነው።"} {"id": "30809", "contents": "ሎሌ መስሎ ቢሰሩ ጌታ መስሎ ይበሉ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሎሌ መስሎ ቢሰሩ ጌታ መስሎ ይበሉ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "30815", "contents": "በጋ ቢዳምን ይዘንብ ይመስላል ሽማግሌ ቢያጐብብ ይወጋ የመስላል የአማርኛ ምሳሌ ነው። በጋ ቢዳምን ይዘንብ ይመስላል ሽማግሌ ቢያጐብብ ይወጋ የመስላል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22685", "contents": "ኣላያ ወይም ነጭ አዞ ሐረግ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው። ይህ ሓረግ ዘመድ (Clematis longicauda) ከኢትዮጵያ ብቻ ታወቋል፣ አሁንም ለጌጥ በኬንያ ታርሷል። በክፍት ተራራ ደን፣ በጫካ ዳር፣ በመንገድ፣ ፈሳሽ ወይም አጥር ላይ ይበቅላል። የተክሉ አገዳ ለገመድ ተጠቅሟል። አበቦቹ ለላሞች ትኩሳት ለማከም እንደ ተጠቀሙ ተነግሯል። ^ African plants database, ኤርምያስ ዳኘ"} {"id": "30833", "contents": "ከእግዚያብሔር ወዲያ ፈጣሪ ከዳኛ ወዲያ መርማሪ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ከእግዚያብሔር ወዲያ ፈጣሪ ከዳኛ ወዲያ መርማሪ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "30851", "contents": "ፈሪ ለባልንጀራው አይሸሽም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ፈሪ ለባልንጀራው አይሸሽም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "30857", "contents": "ወንድሜ ከዝንጀሮና ከሪያ ማናቸው ያምሩ ቢለው ዝንጀሮ በሙርጡ እሪያስ በግንጭሉ ሁሉስ ምን ቅጥ አላቸው አለ። ወንድሜ ከዝንጀሮና ከሪያ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "30875", "contents": "ለቴዬ መነን ሙላው ሲነሣ አንፈራጠጠ እምቢ አለ ካሳ፡"} {"id": "30899", "contents": "ሕይወት ወይም ሂወት ሊባል ይችላል፣ ነገሮች ራሳቸውን ችለው እና የህይወት ክንውን አድርገው በራሳቸው እንዲኖሩ የሚያደርግ እና ህይወት ከሌላቸው እንዲለዩ የሚያደርግ ነው። ይህ ሁኔታ ሞት እስከሚከተል ድረስ ወይም ይህንን ሂደት እንዳያደርጉ እክል እስከሚገጥማቸው ድረስ ይቀጥላል። ሥነ-ህይወት የሚባለው የሳይንስ ዘርፍ ስለ ህይወት እና ህይወት ያላቸው ነገሮች የሚያጠና የትምህርት ዘርፍ ነው። የህይወት ያላቸው ነገሮች ህልውና በዋናነት የሚረጋገጠው የነርሱ መሰረት በሆነው ህዋስ መኖር ነው። ቫይረስ ሕዋስ ስለሚያጣ ባብዛኛው እንደ ሕይወት አይቆጠርም። ይህን የሚከራክሩ ግን አሉ።"} {"id": "30917", "contents": "2 ናቡከደነጾር የባቢሎን ንጉሥ ነበረ። ናቡከደነጾር በመጽሐፍ ቅዱስ (፪ ነገሥት 24–25 እና ትንቢተ ኤርሚያስ. 4:7፣ 39:1–10፣ 52:1–30) ተጠቅሶ የሚገኘው ንጉስ ነው። ኢየሩሳሌምን ከባቢሎንሁለት ጊዜ እንደወረረ በዚሁ መጽሐፍ ተጠቅሶ ይገኛል። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "30923", "contents": "ሄቢዴስ የእስፓንያ ንጉሥ ነበረ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "30935", "contents": "ሲካኑስ (የማሎት ታገስ ልጅ) - የጣልያን አፈታሪካዊ ንጉሥ ሲካኑስ (የሲኮሩስ ልጅ) - የእስፓንያ አፈታሪካዊ ንጉሥ"} {"id": "30941", "contents": "ብሪጉስ በእስፓንያ አፈ ታሪክ ዘንድ ከዩቤልዳ ቀጥሎ የኢቤሪያ 4ኛው ንጉሥ ነበረ። የዩቤልዳ ልጅ ሆኖ ለ52 ዓመታት እንደ ነገሠ ይባላል (ምናልባት 2162-2109 ዓክልበ. ግድም)። በአንዳንድ ምሁር ዘንድ እሱ መጀመርያ ወርቃማ አምባ በቀይ ጋሻ ላይ የነበረው በኋላ የካስቲል መንግሥት አርማ ፈጠረ። ዮሐንስ አቬንቲኑስ በጀርመንኛ ባሳተመው ዜና መዋዕል ዘንድ፣ ዩባልዳ ያለ ወራሽ ወንድ ልጅ አርፎ ነበር፣ የጀርመን ንጉሥ የኢንጋይዎን አለቃ ብሪጉስ ወይም ብሪጎ ግን ሴት ልጁን አግብቶ የኢቤሪያን ዙፋን ወሰደ። እርሱ የመሳይ (ሞሳሕ) ልጅ ፣ የብሪጋውያን አባትና በቱዊስኮን ዘመን የሞይስያ አገረ ገዥ ሆኖ ይለዋል። በኢንጋይዎን ዘመን ታላቅ ከተማ በአርጽቡርግ (አሁን ቬልተንቡርግ ገዳም በኬልሃይም ጀርመን) ሠርቶ ነበር፣ እንዲሁም ብሪጋንቲዮን (ብሬገንጽ) በኮንስታንጽ ሃይቅ በኦስትሪያ ሠራ። በብሪጉስ ዘመን በኢቤሪያ ላይ፣ አማዞኖች የታባሉት ሴት ወታድሮች በንግሥታቸው ሚሪና ሥር ከሊብያ ዘምተው ዛቻ በኢቤሪያ ላይ እንዲሁም በመላው አውሮፓ ላይ ጣሉ ይለናል። በእስፓንያና በፖርቱጋል ብዙ ቦታዎች በጥንት -ብሪጋ የሚለው መድረሻ በስማቸው ላይ ስለ ነበር፣ በብሪጉስ ዘመን እንደ ተሠሩ የሚል ልማድ አለ። ከነዚህም ውስጥ፦ አቦብሪጋ - ባዮና ኔሜቶብሪጋ - አ ፖብራ ዴ ትሪቬስ ብሪጌኩም - ቤናቬንቴ፣ ዛሞራ አማሎብሪጋ - ሜዲና ዴ ሪዮ ሴኮ ዴሶብሪጋ - ኦሶርኖ ላ ማዮር ዴዮብሪጉላ - ታርዳሖስ ቄሣሮብሪጋ - ታላቬራ ዴ ላ ሬና ሴጎብሪጋ - ሴሊሴስ ኔርቶብሪጋ - ላ አልሙኒያ ዴ ዶኛ ጎዲና ኔርቶብሪጋ ኮንኮርዲያ ዩሊያ - ፍሬኄናል ዴ ላ ሲዬራ አርኮብሪጋ - ሞንሬያል ዴ አሪዛ ኬንቶብሪጋ - ብሪዌጋ?"} {"id": "30965", "contents": "[[ስዕል:|thumb|300px| ሁለት ጭላቶች]] ሁለት ጭላቶች የግብጽ የቀድሞ ዘመነ መንግሥት ፈርዖን ነበረ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "30971", "contents": "ማኔጦን የግብጽ ታሪክ ጸሐፊ ነበረ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "30977", "contents": "[[ስዕል:|thumb|300px| ሳናኅት]] ሳናኅት የግብጽ የቀድሞ ዘመነ መንግሥት ፈርዖን ነበረ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "30983", "contents": "[[ስዕል:|thumb|300px| ኁፉ]] ኁፉ የግብጽ የቀድሞ ዘመነ መንግሥት ፈርዖን ነበረ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "30989", "contents": "[[ስዕል:|thumb|300px| ነፈሪርካሬ]] ነፈሪርካሬ የግብጽ የቀድሞ ዘመነ መንግሥት ፈርዖን ነበረ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31001", "contents": "[[ስዕል:|thumb|300px| ኡናስ]] ኡናስ የግብጽ የቀድሞ ዘመነ መንግሥት ፈርዖን ነበረ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31007", "contents": "[[ስዕል:|thumb|300px| ጀት]] ጀት የግብጽ የቀድሞ ዘመነ መንግሥት ፈርዖን ነበረ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31013", "contents": "1 ሻርማ-አዳድ በአሦር ነገሥታት ዝርዝር ዘንድ ለ12 ዓመታት (ከ1645 እስከ 1634 ዓክልበ. ገደማ) የአሦር ንጉሥ ነበረ። የሊባያ ልጅና ተከታይ ይባላል፤ ተከታዩም ልጁ ኢፕታር-ሲን ይባላል። ስለዚሁ ዘመን ግን አንዳችም ተጨማሪ መረጃ አይታወቅም።"} {"id": "31019", "contents": "1 አሹር-ኒራሪ በአሦር ነገሥታት ዝርዝር ዘንድ 26 ዓመታት (ከ1524 እስከ 1499 ዓክልበ. ገደማ) የአሦር ንጉሥ ነበረ። ቀዳሚው 3 ሻምሺ-አዳድ ወንድሙ ነበር። ። በአሹር (አሦር) ከተማ አንዳንድ አረመኔ ቤተ መቅደስ እንዳሳደሰ ይታወቃል። ወደ ተለመዱት ማዕረጎች «የአሦር ገዥና የአሦር እንደራሴ» አዳዲስ ማዕረጎቹን «የአሦር አሳዳሽና የአሦር ገንቢ» ጨመረ። ሆኖም ከዚህ ዘመን ብዙ ሌላ መረጃ የለም። ተከታዩ ልጁ 3 ፑዙር-አሹር ነበር።"} {"id": "31025", "contents": "1 ኤሪሹም የአሹር ንጉሥ ነበር። ምናልባት 1881-1842 አካባቢ ገዛ። የኢሉሹማ ልጅና ተከታይ ይባላል። የአሦር ነገሥታት ዝርዝር ቅጂዎች ስለ ዘመናቸው ቁጥር ይለያያሉ፣ ወይም ፴ ወይም ፵ ዓመታት እንደ ገዛ የሚሉ ቅጂዎች አሉ። በቅርብ ጊዜ በካነሽ በተገኘው ጽላቶች ክምችት ውስጥ የዓመቶቹ ስሞች ዝርዝር ታውቋል፤ ከዚህ ለ፵ ዓመታት እንደ ገዛ ማወቅ አሁን ችሏል። በካነሽ አንድ አሦራዊ ካሩም (የንግድ ጣቢያ) ስለ መሠረተ ከዘመኑ ብዙ ሰነዶች በዚያ ተገኙ። ከዚህ ዘመን ጀምሮ የአሦር ዓመት ስሞች በዝርዝር ይታወቃሉ። የያንዳንዱ ዓመት ስም ለዚያ የተሾመው የሊሙ ስም ነበረ። ከዚህ በታች የዓመቱ ሊሙ እና ብዙ ጊዜ የሊሙ አባት ስም እንደ ኡልትራ አጭር አቆጣጠር ይዘርዝራሉ። 1881 ዓክልበ. - ሹ-ኢሽታር፤ አቢላ ልጅ 1880 ዓክልበ. - ሹኩቱም፤ ኢሹሁም ልጅ 1879 ዓክልበ. - ኢዲን-ኢሉም፤ ኩሩብ-ኢሽታር ልጅ 1878 ዓክልበ. - ሹ-አኑም፤ ኢሳሊያ ልጅ 1877 ዓክልበ. - ኢናህ-ኢሊ፤ ኪኪ ልጅ 1876 ዓክልበ. - ሱዊታያ፤ ኢርኢቡም ልጅ 1875 ዓክልበ. - ዳያ፤ ኢሹሁም ልጅ 1874 ዓክልበ. - ኢሊ-ኤላት 1873 ዓክልበ. - ሻማሽ-ጣብ 1872 ዓክልበ. - አጉሳ 1871 ዓክልበ. - ኢድናያ፤ ሹዳያ ልጅ 1870 ዓክልበ. - ቁቃዱም፤ ቡዙ ልጅ 1869 ዓክልበ. - ፑዙር-ኢሽታር፤ በዳኪ ልጅ 1868 ዓክልበ."} {"id": "31031", "contents": "2 ሻርማ-አዳድ በአሦር ነገሥታት ዝርዝር ዘንድ ለ3 ዓመታት (ከ1576 እስከ 1573 ዓክልበ. ገደማ) የአሦር ንጉሥ ነበረ። የቀዳሚው የሹ-ኒኑዓ ልጅ ይባላል፣ ተከታዩም 3 ኤሪሹም ወንድሙ እንደ ነበር ይላል። ከዚህ ዘመን ምንም ሥነ ቅርስ ወይም ሌላ መረጃ የለንም።"} {"id": "22943", "contents": "ፒተር ሴፖ ማሲሌላ (ሚያዝያ ፳፯ ቀን ፲፱፻፸፯ ዓ.ም. ተወለደ) ደቡብ አፍሪካዊ እግር ኳስ ተጫዋች ነው። በአሁኑ ጊዜ ለማካቢ ሃይፋ እና የደቡብ አፍሪካ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድን በተከላካይነት ይጫወታል። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "22973", "contents": "19ኛው ክፍለ ዘመን የግራኝና የልብነ ድንግል ታሪክ በአማርኛ ማለቱ በ19ኛው ክፍለ ዘመን የተደረሰ፣ የአህመድ ግራኝንና የአፄ ልብነ ድንግልን ታሪክ የሚያትት ድርሰት። እንዲሁም ስለ ኦሮሞ ታሪክ የሚዳስስ ታሪክ። በኮንቲ ሮሲኒ በ1899ዓ.ም. እንደታተመ ቀርቧል። [[መደብ:19ኛ ክፍለ ዘመን አማርኛ ሥነ ጽሑፍ"} {"id": "31283", "contents": "'አይድ ፊንድሊያጥ የ አየርላንድ ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31061", "contents": "ሊሙ በአሦር መንግሥት የተሾመ የአመት በዓል ሹም ነበር። የሹሙም ስም በአሦራዊ መቆጣጠር የዓመቱ ስም ሆነ። እስከ 1123 ዓክልበ. ድረስ ፣ አሦራዊው የዓመት መቆጣጠሪያ ጨረቃዊ ዓመት ስለ ነበር፣ ዓመቱ 365 ቀኖች ሳይሆን 354 ቀኖች ብቻ ነበሩበት። ከ1187 ዓክልበ. ጀምሮ ደግሞ ሊሙዎቹ በየፀሐያዊ ዓመት ይመረጡ ነበር። ከ1187 አስቀድሞ ሊሙዎቹ የተመረጡት በየጨረቃዊ ዓመቱ በመሆን፣ ከየፀሐያዊው ዓመት ፲፩ ቀኖች ይጠፋሉ። ስለዚህ ከዚያው ዓመት በፊት፣ ለየ፴፪ ዓመታት፣ ፴፫ የሊሙ ስሞች አሉ። ለየመቶውም አመታት ሦስት ተጨማሪ የሊሙ ስሞች አሉ ማለት ነው። ከሥነ ቅርስ የተነሣ፣ የሊሙ ስሞች ዝርዝር በሙሉ ከ918 ዓክልበ. እስከ አሦር ውድቀት እስከ 617 ዓክልበ. ድረስ ታውቋል። እንዲሁም ከ13ኛው ክፍለ ዘመን ዓክልበ.አካባቢ፣ አብዛኖቹ የሊሙ ስሞች ሊታወቁ ታቻለ። የማሪ ዜና መዋዕል የሊሙ ስሞችና የዓመቱን ድርጊቶች ከ1781 እስከ 1691 ዓክልበ. ግ. ድረስ ይሰጣል። በቅርብም ጊዜ ውስጥ ተጨማሪ ዝርዝሮች በካነሽ ተገኝተው፣ ከ1880 እስከ ምናልባት 1628 ዓክልበ. ግ. ድረስ ያሉት ሊሙዎች ሁሉ ታውቀዋል። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31301", "contents": "'ኪምባይጥ የ አየርላንድ ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "41141", "contents": "ቬልተንቡርግ ገዳም በኬልሃይም ጀርመን አካባቢ የሚገኝ ጥንታዊ ገዳም ነው። የአይርላንድ ወይም የስኮትላንድ መነኮሴዎች በ612 ዓ.ም. ግድም መጀመርያ እንደ መሠረቱት ይታሥባል። ገዳሙ አሁን የጠላ መጥመቅያና የግል ምግብ ቤት አለው። በገዳሙ የሚሠራው ቢራና አይብ እምግብ ቤቱ ውስጥ ይገኛል። በሙቀት ወራት ደንበኞች እንደ ጀርመን ልማድ ከቤት ውጭ በግቢው ይቀመጣሉ።"} {"id": "41159", "contents": "21 October በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) በዘመነ ማቴዎስ፣ በዘመነ ማርቆስና በዘመነ ሉቃስ ጥቅምት 11 ቀን ማለት ነው። በዘመነ ዮሐንስ ግን (ዘመነ ሉቃስ የሥግር ዓመት በመሆኑ) ጥቅምት 10 ቀን ላይ ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "41177", "contents": "ፖ ወንዝ በስሜን ጣልያን አገር የሚፈስ ወንዝ ነው። ስሙ በሮማይስጥ ፓዱስ ወይም ኤሪዳኑስ ተባለ፣ ከዚያም በፊት በጥንታዊ ሊጉርኛ ቦዲንኩስ ተባለ። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "41183", "contents": "29 October በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) በዘመነ ማቴዎስ፣ በዘመነ ማርቆስና በዘመነ ሉቃስ ጥቅምት 19 ቀን ማለት ነው። በዘመነ ዮሐንስ ግን (ዘመነ ሉቃስ የሥግር ዓመት በመሆኑ) ጥቅምት 18 ቀን ላይ ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "31097", "contents": "ሄርኩሌስ ሊቢኩስ፣ አፈ ታሪካዊ ጀግና ሰው ሄራክሌስ - ይህ ሰው በግሪክ አፈታሪክ ሄርኩሌስ ጌርማኒኩስ - ሁለተኛ ሄርኩሌስ"} {"id": "31103", "contents": "ኖህ (ዕብራይስጥ፦ /ኖዋሕ/፤ አረብኛ፦ /ኑሕ/) በኦሪት ዘፍጥረት በብሉይ ኪዳን መሠረት ከማየ አይኅ ጥፋት ውኃ ከቤተሠቡ ጋር መርከብ ያመለጠው ጻድቅ ሰው ነበረ። ከመጽሐፍ ቅዱስ በቀር ስለ ኖኅ ብዙ ሌሎች ትውፊቶች ተጽፈዋል። ለምሳሌ በጣልያናዊ መኖኩሴ አኒዩስ ዴ ቪቴርቦ ባሳተመው ዜና መዋዕል ዘንድ፣ ኖህ ከጥፋት ውኃ በኋላ በጣልያን ሀገር ሠፈረ። የኖህ መርከብ የኖህ ልጆች ሚስቶች በኖህ መርከብ ላይ : ይህ ፡ አጭር ፡ ሃይማኖት ፡ ነክ ፡ ጽሑፍ ፡ መሠረት ፡ ወይም ፡ መዋቅር ፡ ነው። እርስዎ ፡ ሊያስፋፉት ፡ ይችላሉ!"} {"id": "41273", "contents": "2 December በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) በዘመነ ማቴዎስ፣ በዘመነ ማርቆስና በዘመነ ሉቃስ ኅዳር 23 ቀን ማለት ነው። በዘመነ ዮሐንስ ግን (ዘመነ ሉቃስ የሥግር ዓመት በመሆኑ) ኅዳር 22 ቀን ላይ ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "41279", "contents": "ዉቃቢ የሚለዉ ቃል አቃቢ ለወንድ አቃቢት ለሴት ከሚል የግእዝ ቃል የመጣ ሲሆን ትርጉሙም \"ከልካይ\" \"ጠባቂ\" \"ዘብ\" ማለት ነው። ይህ ቃል እንደስም ሆኖ በሰዉ ላይ ለሚናገር የቅዱሳን መላእክት መንፈስ ያገለልላል። በኢትዮጵያም የአብዛኛዉ ህዝብ እምነት ሲሆን ከኦሪት የአምልኮ ስርአት ጋር የተያያዘ መልክ አለዉ። በታሪክ ዉርርስ ብቻ የተላለፈ እምነት ነዉ። ከራማ፤ ቃሉ፤ አወልያ፤ ቆሌ፤ የአባት እና የእናት-አምላክ የሚሉ መጠሪያዎችም ተለምዶአዊ ስሞች ናቸዉ። በኢትዮጵያ የባህል እምነት አምልኮ ዉስጥ ወሳኝ የእምነቱ አስፈጻሚ ነው።በተዋቀረ ስርአት የኦሮሞ ህዝብ ዋቄፈና ብሎ ያከብረዋል።"} {"id": "31421", "contents": "'ዦው ሊ የ ቻይና ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31427", "contents": "'ዦው ሥየን የ ቻይና ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31433", "contents": "'ዦው ኊ የ ቻይና ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31439", "contents": "'ዦው ካው የ ቻይና ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "41363", "contents": "29 February በጎርጎርያን ካሌንዳር የስግር ቀን ስም በእንግሊዝኛ ነው። በዘመነ ዮሐንስ ብቻ ይጨመራል። ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) የካቲት 22 ላይ ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "31139", "contents": "ቱሚል በኮሪያ የነገሠ ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "41867", "contents": "አሰግድ ገብረእግዚአብሔር በማስታወቂያ ሚኒስቴር በልዩ ልዩ ክፍሎች ሰርቷል በጋዜጠኛነትም የሰንደቃላማችን ጋዜጣ ምክትል አዘጋጅ እስከመሆን ደርሷል። በብሄራዊ ትያትር ቤትም የህዝብ ግንኙነት ክፍል ምክትል ሀላፊም ነበር። እንደዛሬው የትያትር ጥበብ ሳይስፋፋ በቴሌቪዥን መስኮት ብቅ ከሚሉ ጥቂት ተዋናዮች መካከል አንዱ አሰግድ ነበር። አምስት ለዜሮ፣ ግደይ ግደይ አለኝ፣ ሳይቋጠር ሲተረተር፣ ብቀላና ሁለት ወዶ በተባሉት ተውኔቶች ላይ ተጫውቷል። ሀምሌትና በቀይ ካባ ስውር ደባ ደግሞ በመድረክ ላይ ከሰራቸው መካከል የሚጠቀሱ ናቸው። በዛን ዘመን በኢትዮጵያውያን አርቲስቶች ከተሰሩት የውጪ ፊልሞች ደግሞ ፈረንጅ በተባለው ፊልም ላይ ተሳትፎ ችሎታውን አስመስክሯል።"} {"id": "41939", "contents": "ክዊን (እንግሊዝኛ፦ Queen) በለንደን የተመሠረተ እጅግ ስመ ጥሩ የሆነ የሮክ ሙዚቃ ቡድን ነበረ። አባሎቹ ፍሬዲ መርኩሪ፣ ብራይን መይ፣ ጆን ዲኮን እና ሮጀር ተይለር ነበሩ።"} {"id": "41963", "contents": "ሪዮ ዴ ጃኔይሮ (በፖርቱጋልኛ: Rio de Janeiro፣ ሲተረጎም፦ የጃንዋሪ ወንዝ) የብራዚል ሪዮ ዴ ጃኔይሮ ክፍላገር ዋና ከተማ ነው። ከ6 ሚሊዮን በላይ ነዋሪዎች አሉት። ከ1755 እስከ 1952 ዓ.ም. ድረስ የብራዚል ዋና ከተማ ሲሆን በ1952 ዓ.ም. የብራዚል መንግሥት ወደ ብራዚሊያ ተዛወረ።"} {"id": "41975", "contents": "ኢንዲያና ከአሜሪካ 50 ክፍላገራት 1ዱ ነው።"} {"id": "31175", "contents": "ድውንጎል በኮሪያ የነገሠ ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31181", "contents": "ጃንግህየ በኮሪያ የነገሠ ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31187", "contents": "ጋሙል በኮሪያ የነገሠ ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31193", "contents": "ጎሆል በኮሪያ የነገሠ ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31205", "contents": "ሉጋይድ ማክ ኮን ከ210 እስከ 240 ዓም ድረስ የአየርላንድ ከፍተኛ ነጉሥ ነበር። የቲገርናቅ ዜና መዋዕል (1080 ዓም ተቀነባብሮ) ዘንድ የሉጋይድ ዘመን በ210 ዓም እንደ ጀመረ፣ ለ፴ ዓመት እንደ ገዛ ይዘግባል። ሌሎቹም ምንጮች ፴ ዓመታት ገዛ በማለት ይስማማሉ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31211", "contents": "ሎጋይር ማክ ኒል ከ420 እስከ 454 ዓም ድረስ የአየርላንድ ከፍተኛ ንጉሥ ነበር። በአይርላንድ ዜና መዋዕሎች ዘንድ፣ ሰባኪው ቅዱስ ፓትሪክ በዚህ ዘመን በ424 ዓም ክርስትናን ለማስፋፋት በአይርላንድ ደረሰ። ንጉሡ ሎጋይር በአረመኔነት ቀረ፤ በመጨረሻ ሳይሞት እንደ ተጠመቁ ወይም እንዳልተጠመቁ ታሪኮቹ ይለያያሉ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31217", "contents": "'ሙይርቀርታቅ ማክ ኤርካይ የ አየርላንድ ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "42077", "contents": "ኒው ሃምፕሸር ወይም ኒው ሃምሸር (New Hampshire) ከአሜሪካ 50 ክፍላገራት 1ዱ ነው።"} {"id": "42179", "contents": "አባታችን ሆይ (ግዕዝ፦ አቡነ ዘበሰማያት) ወይም የጌታ ጸሎት በማቴዎስ ወንጌል 6 እና በሉቃስ ወንጌል 11 ኢየሱስ ለደቀ መዛሙርቱ ያስተማረው ጸሎት ነው። ጸሎት የግል መሆኑን ካስረዳ በኋላ፥ ጸሎት ግን በገሃድ ስትፈልጉ፥ እግዜር የምትፈልጉትን ገና ስላወቀ፥ እንዲህ ብላችሁ ጸለዩ በማለት አስተማራቸው። በማቴዎስ ወንጌል 6፦ በሰማያት የምትኖር አባታችን ሆይ፣ ስምህ ይቀደስ፤ መንግሥትህ ትምጣ፣ ፈቃድህ በሰማይ እንደ ሆነች እንዲሁ በምድር ትሁን፤ የዕለት እንጀራችንን ዛሬ ስጠን፤ እኛም ደግሞ የበደሉንን ይቅር እንደምንል በደላችንን ይቅር በለን፣ ከክፉም አድነን እንጂ ወደ ፈተና አታግባን፤ መንግሥት ያንተ ናትና ኃይልም ክብርም ለዘለዓለሙ አሜን። በሉቃስ ወንጌል 11 ከማቴዎስ ትንሽ ይለያል፦ በሰማያት የምትኖር አባታችን ሆይ፣ ስምህ ይቀደስ፤ መንግሥትህ ትምጣ፣ ፈቃድህ በሰማይ እንደ ሆነች እንዲሁ በምድር ትሁን፤ የዕለት እንጀራችንን ዕለት ዕለት ስጠን፤ ኃጢአታችንንም ይቅር በለን፣ እኛ ደግሞ የበደሉንን ሁሉ ይቅር ብለናልና፣ ከክፉም አድነን እንጂ ወደ ፈተና አታግባን። በአብያተ ክርስቲያናት በጋራ በአማርኛ ሲጸለይ ከጥቃቅን ልዩነቶች ጋራ እንዲህ ነው፦ አባታችን ሆይ! በሰማያት የምትኖር ስምህ ይቀደስ መንግስትህ ትምጣ ፈቃድህ በሰማይ እንደሆነች እንዲሁም በምድር ትሁን የዕለት እንጀራችንን ስጠን ለዛሬ በደላችንንም ይቅር በለን እኛም የበደሉንን ይቅር እንድንል አቤቱ ወደ ፈተና አታግባን ከክፉ ሁሉ አድነን እንጂ መንግሥት ያንተ ናትና ኅይል ክብር ምስጋና ለዘለዓለሙ አሜን!"} {"id": "31235", "contents": "'ሱይብኔ መን የ አየርላንድ ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31241", "contents": "ሴንጋን በአየርላንድ ልማዳዊ አፈ ታሪክ ዘንድ ከፊር ቦልግ የአየርላንድ ከፍተኛ ንጉሥ ነበር። ሚስቱ አኑስት ተባለች። 5000 ፊር ቦልግ አይርላንድን በ1130 መርከቦች በወረሩበት ጊዜ (1538 ዓክልበ. ግድም) ሴንጋን ከዴላ ሌላ ልጆች ጋር ሻለቃ ነበረ። ሴንጋንና ወንድሙ ጋን ማክ ዴላ ደሴቱን በእንበር ዱብግላይዝ (አሁን ኮርክ ወደብ) ገቡ። የሴንጋን ክፍል ደቡብ መንስተር ሲሆን ጋን ስሜን መንስተር ተቀበለ። ወንድሞቹ ጋንና ጌናን ለ፬ አመት በጋርዮሽ ገዝተው በቸነፈር ካረፉ በኋላ፣ ሴንጋን ከፍተኛ ንጉሥ ሆኖ ተከተላቸው። ነገር ግን ከአምስት አመት በኋላ ሴንጋን በወንድሙ ሩድራይግ ልጅ ስታርን ልጅ በፍያካ ኬንፊናን እጅ በውግያ ተገድሎ ፍያካ ያንጊዜ ከፍተኛ ንጉሥነቱን ያዘ።"} {"id": "46391", "contents": "ቴትሪስ (በሩሲይኛ: Тетрис፣ በእንግሊዝኛ: Tetris) በ1984 እ.ኤ.አ የሶቭየት ኅብረት ቪዲዮ ጌም ነው።"} {"id": "42581", "contents": "ጎ ወይም በቻይንኛ፦ ወይጪ እጅግ ጥንታዊ የሠንጠረዥ አይነት ጨዋታ ነው። በአፈታሪካዊ ልማድ በኋሥያ ንጉሥ ያው ልጁን ዳንዡ ለማስደሰት ተፈጠረ። በሠንጠረዥ 19 x 19 መስመሮች አሉ። የተቃዋሚውን ድንጋዮች በሙሉ በመክበብ ይጠፋሉ (ከሠንጠረዡ ይወገዳሉ።) ከጥንት ጀምሮ በጣም የሚወደድ ጨዋታ ሆኖአል። ዛሬ በተለይም በኢንተርኔት ላይ እጅግ ብዙ የ«ጎ» ድረ ገጾች ይገኛሉ። በነዚህ ድረገጾች ማንም ሰው በኮምፒውተር ላይ ከሌላ ተጫዋች ጋር ወይንም ከኮምፒውተር ተጫዋች ጋር ሊጫወት ይችላል። የጎ ጨዋታ ምሳሌ - መጀመርያ 60 ለውጦች አንድ የኮርያ ባልና ሚስት ከአሁን 100 ዓመት በፊት ጎን ሲጫወቱ ብዙ የጎ ድረገጾች ተዘርዝረው (ይህ ባሕል ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "42827", "contents": "ማሮኔያ (ግሪክኛ፦ Μαρώνεια) እስካሁን የሚገኝ ጥንታዊ የግሪክ ከተማ ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "42887", "contents": "«የምዕራብ ንጉሥ እናት» (ቻይንኛ፦ «ሺ ዋንግሙ») በቻይና አፈ ታሪክ ትገኛለች። በቀርከሃ ዜና መዋዕል ዘንድ፣ በንጉሥ ሹን ፱ኛው ዓመት (2052 ዓክልበ. ግድም) መልዕክተኞች ከምዕራብ ንጉሥ እናት (ሺ ዋንግሙ) ወደ ሹን ግቢ መጥተው «የነጭ ድንጋይ ቀለበቶችና የዕንቁ የቀስተኛ ጣት ቤዛዎች» ስጦታ አቀረቡ። በሌላ ምንጭ (ሹንዝዕ) የሹን ተከታይ ዳ ዩ የሺ ዋንግሙ ተማሪ ነበረ። ከዚህ በኋላ በቻይና አረመኔ ሃይማኖት ሺ ዋንግሙ እንደ ሕያው ሴት አምላክ ተቆጠረች። በሥነ ቅርስ ከሻንግ ሥርወ መንግሥት (1700 ዓክልበ. ግድም) የተቀረጸ አጥንት በጸሎት ይጠቅሳታል። በ950 ዓክልበ. አካባቢ የነገሠው ዦው ሙ እንዳገኛት በትውፊት ይባላል። በ4ኛው ክፍለ ዘመን ዓክልበ. ላውዝዕ ያስተማረው የዳው ሃይማኖት ደግሞ እስካሁን እንደ ሴት አምላክ ያያታል። በተጨማሪ የቻይና ነገሥታት ጪን ሽኋንግ (250 ዓክልበ. ግድም) እና ሃን ዉ (100 ዓክልበ. ግድም) እንዳገኙአት በትውፊት ይባላል።"} {"id": "42899", "contents": "2 ባርዱስ (ትንሹ ባርዱስ) በ1490 ዓ.ም. አኒዩስ ዴ ቪቴርቦ የተባለው ጣልያናዊ መነኮሴ ባሳተመው ዜና ማዋዕል ዘንድ፣ የኬልቶች (በጋሊያ፣ አሁንም ፈረንሳይ አገር) ሰባተኛ ንጉሥ ነበረ። የሎንጎ ልጅና ተከታይ ሲሆን ለ37 ዓመት (ምናልባት 2053-2016 ዓክልበ. ግድም) እንደ ነገሠ በሌላ አፈታሪካዊ ምንጭ ተብሏል። ሎንጎ እና ልጁ 2 ባርዱስ አብረው ሎንጎባርዲ የተባለውን ወገን እንደ መሠረቱ የሚያምኑ ጸሐፊዎች አሉ። ሆኖም ሎንጎባርዲ እራሳቸው በጻፉት ታሪክ መጻሕፍት ዘንድ፣ መጀመርያ ከስካንዲናቪያ ወጥተው ሎንጎባርዲ ወይም «ረጅም ጺሞች» ከተባሉ በኋላ ነው በስሜን ጣልያን በ6ኛው ክፍለ ዘመን ዓ.ም. የሠፈሩ። ስለዚህ ሎንጎባርዲ ከሎንጎ እና ከባርዱስ እንዳልተሰየሙ የስሞቹም ተመሳሳይነት አጋጣሚ እንደ ሆኑ የሚጽፉም አሉ። በትንሹ ባርዱስ ዘመን የኦጊጌስ ጐርፍ በግሪክ አገር ስለ ደረሰ፣ አዲስ ከተማ የኦጊጌስን ስም ለማስታወስ «ቦርግ-ኦጊጌስ» እንደ ተሠራ የሚሉ መጻሕፍት አሉ፣ ይህም የአሁን ቡርዥ፣ ፈረንሳይ ማለት ነው። ከዚህ ሌላ ልማድ ቦርዥ በዚህ ዘመን ተሠርቶ ቢሆንም ስያሜ ከባርዱስ ስም ግንኙነት እንዳለው ይላል። በብዙ ምንጮች ዘንድ ከባርዱስ ቀጥሎ ልጁ ሉኩስ ተከተለው። አንዳንድ መጽሐፍ ግን የባርዱስ አንድያ ልጅ ኬልቴስ ሕጻን ስለ ሆነ አካለ መጠን እስከሆነበት ወቅት ድረስ ሉኩስ በእንደራሴነት ገዛ ይለናል። በዚህ ዘመን ፈርዖን ኦሲሪስ አፒስ የልጁን ኔፕቱን ልጅ አልቢዮን በታላቅ ብሪታንያ ደሴት ላይ፣ የኔፕቱንም ሌላ ልጅ ቤርጊዮን በአየርላንድና በኦርክኒ ደሴቶች ላይ ሾማቸው፤ ይህን ሁሉ ከባርዱስ ግዛት ያዙ። ^ የ1677 ዓም ፈረንሳይኛ ታሪክ ^ የ1642 ዓም ፈረንሳይኛ ታሪክ"} {"id": "38819", "contents": "ሰካ ጨርቆሳ (ወረዳ) በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው። {{አቀማመጥ |align=center ሰካ ጨርቆሳ (ወረዳ) በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "38825", "contents": "ሳሲጋ በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው። {{አቀማመጥ |align=center ሳሲጋ በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "38831", "contents": "ሽርካ በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው። {{አቀማመጥ |align=center ሽርካ በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "38837", "contents": "ቁኒ (ወረዳ) በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው። {{አቀማመጥ |align=center ቁኒ (ወረዳ) በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "38849", "contents": "ቢላ ሰዮ በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው። {{አቀማመጥ |align=center ቢላ ሰዮ በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "38855", "contents": "ቦቄ (ወረዳ) በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው። {{አቀማመጥ |align=center ቦቄ (ወረዳ) በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "44447", "contents": "የተከበሩ አቶ አባዱላ ገመዳ ከ2003-2010 ዓም የኢትዮጵያ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባዔ ናቸው።"} {"id": "43961", "contents": "ጂጂ (እንግሊዝኛ፦ Gigi) በ፲፱፻፺፫ ዓ.ም. የወጣ የጂጂ አልበም ነው። ^ http://www.amazon.com/Gigi/dp/B00005NNOP"} {"id": "44009", "contents": "ምድያም (ዕብራይስጥ፦ מִדְיָן /ሚድያን/፣ አረብኛ፦ مدين /ማድያን/፣ ግሪክኛ፦ Μαδιάμ /ማዲያም/) በመጽሐፍ ቅዱስና በቁርዓን የሚጠቀስ አገርና ሕዝብ ነው። በአብዛኛው ሊቃውንት ዘንድ የምድያም ሥፍራ «በስሜን-ምዕራብ አረባዊ ልሳነ ምድር፣ በአቀባ ወሽመጥ ምሥራቅ ዳር፣ በቀይ ባሕር ላይ» ተገኘ። ፕቶሎመይ ደግሞ «ሞዲያና» የተባለ ሠፈር በዚህ አካባቢ አለው። የምድያም ሰዎች ከአብርሃምና ኬጡራ ልጅ ምድያም ተወለዱ (ዘፍ. ፳፭፡፪)። በዘፍ."} {"id": "44519", "contents": "ያዕቆብ-ሃር ግብጽን በ፪ኛው ጨለማ ዘመን (14ኛው ሥርወ መንግሥት) በ1742 ዓክልበ. ግድም የገዛ ፈርዖን ነበረ። ያዕቆብ-ሃር በነገስታት ዝርዝሮች አልተዘረዘረም። የሚታወቀው ከ፳፯ የጥንዚዛ ማህተሞች ነው። እነዚህ ማኅተሞች በከነዓንና በኩሽ ሲገኙ የንግድ ተጽእኖ ስፋት ያሳያል። መምህር ኪም ራይሆልት እንዳሰረዳው፣ ያዕቆብ-ሃር የሂክሶስ (፲፭ኛው ሥርወ መንግሥት) ፈርዖን ሳይሆን መጨረሻ ቅርስ የተገኘለትየ፲፬ኛው ሥርወ መንግሥት ፈርዖን ነበር። ከእርሱ በኋላ ፈርዖኖች ለጌሤም እንደተፈቀዱ አይመስልም። የ ዐ ቀ በ ሀ ረ በግብጽኛ ሃይሮግሊፍ"} {"id": "46943", "contents": "ኑቨል ካሌዶኒ (Nouvelle Calédonie) በፓሲፊክ ውቅያኖስ የሚገኝ የፈረንሳይ ደሴቶች ልዩ ግዛት ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "46955", "contents": "ታላላቁ ሃይቆች በአሜሪካና በካናዳ መካከል የሚገኙ አምስት ታላላቅ ሐይቆች ናቸው።"} {"id": "46961", "contents": "ሳን ሆዜ፣ ኮስታ ሪካ ሳን ሆዜ፣ ካሊፎርኒያ"} {"id": "44597", "contents": "ዳውሮኛ በደቡብ ኢትዮጵያ ዳውሮ የሚነገር ቋንቋ ነው። (ይህ ቋንቋ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "44603", "contents": "ሲከሌውስ በእስፓንያ አፈ ታሪክ ዘንድ ከአባቱ ሲካኑስ በኋላ በኢቤሪያና (እስፓንያ) በሲኪሊያ ላይ ንጉሥ ነበር። ስሙን ለሲኪሊያ ደሴት እንደ ሰጠ ይጻፋል። በሲኪሌውስ ዘመን በጣልያን አገር በኩል አንድ ጠብና ብሔራዊ ጦርነት በተነሣበት ጊዜ፣ ሲኪሌውስ ንጉሣቸውን ያሲዩስ ያኒጌናን በወንድሙ በዳርዳኑስና በጓደኛው በሮማነሦስ (የአቦሪጌኔስ አለቃ) ላይ ደገፈው። በ1758 ዓክልበ. ግድም ዳርዳኑስ ወንድሙን ያሲዩስን በተንኮል በቬቱሎኒያ ውግያ ገደለው፤ ወዲያው ግን ሲኪሌውስ ደርሶ ዳርዳኑስን ከጣልያን አባረረው። ዳርዳኑስም ወደ ሳሞትራቄ ሸሸ፣ ከጊዜ በኋላ በ1736 ዓክልበ. አካባቢ ይህ ዳርዳኑስ ትሮያን በማዮንያ የመሠረተው ይባላል። ሲኪሌውስ ዳርዳኑስን ከጣልያን ባባረረውበት ዓመት እርሱም ዓረፈ፤ ልጁም ሉሱስ በሂስፓንያ ዙፋን ተከተለው። በጣልያንም የያሲዩስ ልጅ ኮሪባንቱስ ተከተለው።"} {"id": "44633", "contents": "መልበርን (እንግሊዝኛ: Melbourne) አውስትራልያ ውስጥ የሚገኝ ታላቅ ከተማ ነው። የአውስትራልያ ከተሞች ዝርዝር"} {"id": "44639", "contents": "ግዳንስክ (ፖሎንኛ፡-Gdańsk /ግዳኝስክ/) በፖሎኝ የሚገኝ ከተማ ነው። 460,815 ሰዎች ይኖሩበታል።"} {"id": "47123", "contents": "ሮማንስ ቋንቋዎች ከሮማይስጥ ከ600 ዓም አካባቢ ጀምሮ የደረሱት ቋንቋዎች ናቸው። ሮማይስጥ እራሱ የጣልያናዊ ቋንቋዎች አባል ስለሆነ፣ ሁላቸው የሕንዳዊ-አውሮፓዊ ቋንቋዎች ቤተሠብ አባላት ናቸው። በጋሎ-ሮማንስ ውስጥ ሌላ ቅርንጫፍ ራይቶ-ሮማን (ሮማንሽ፣ ላዲን፣ ፍሪዩልያን) ደግሞ አለ።"} {"id": "47165", "contents": "ሕይወቴና የኢትዮጵያ እርምጃ አፄ ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ የጻፉት የሕይወታቸው ታሪክ ነው። በሁለት መጻሕፍት ታትሟል። መጀመርያው መጽሐፍ ስለ ሕይወታቸው ከልደታቸው ከ1885 ዓም ጀምሮ እስከ 1929 ዓም እስከ ፋሺስት ወረራ ድረስ ይተርካል። በባስ፣ እንግላንድ በስደት ሳሉ ጽፈውት ከዚያው በፊት ስለ ነበረው የኢትዮጵያ አስተዳደርና ሥልጣኔ ደረጃ ከፍ ከፍ ማለቱን ገልጸዋል። በአንዱ ወሳኝ ምዕራፍ ፴ «የሕገ መንግሥትን ትርጓሜ ስለ ማስረዳት።» የበጅሮንድ ተክለ ሐዋርያትን ቃላት በሙሉ ጠቀሱዋቸው። ሁለተኛው መጽሐፍ ከ1929 እስከ 1934 ዓም ያለውን ወቅት ይዘርዝራል፤ ይህም ኢትዮጵያ ከጣልያን ነጻ ሆና ወደ ዙፋናቸው የተመለሱበት ዘመን ነው። የታተመው በ1965 ዓም ነበር። ከመቅደም፣ የጻፉባቸው ምክንያቶች በሙሉ ይዘርዝራሉ፣ ለምሳሌ፦ «ማናቸውም ሥራ ቢሆን በጊዜና በዕድሜ ይፈጸማል እንጂ ፡ በምኞትና በችኰላ ሊፈጸም የማይቻል መሆኑን ሰው ሁሉ እንዲያውቀውና እንዲረዳው ነው። » ከምዕራፍ ፳፱ «ሕገ መንግሥት ስለ ማቆማችን» ያለው ፍሬ ነገር፦ «ሕግ ለሰው ሁሉ የበለጠ የሚጠቅም መሆኑን ማንም አይስተውም። መከበርም መጠቀምም የሚገኙት ከሕግ መተካከል የተነሣ ነው። መዋረድም መጐዳትም የሚመጡት ከሕግ መጓደል የተነሣ ነው። ግፍና በደልም የሚበዙት ሕግ ባለመቆሙ ነው። እግዚአብሔር ከፍጥረት ሁሉ በላይ ሆኖ፤ በቃሉ ብቻ ማዘዝ የማይቸግረው ሲሆን ፡ ሕግን መሥራቱ ሕግ ለዓለም ሁሉ የበላይ ገዥ እንዲሆን ስለ ዐወቀ ነው። ከሰውም ትክክለኛ ለመባል የሚገባው በማናቸውም ረገድ ቢሆን፤ ዋናውን አሳብ አዝልቆ ሲሆን ሰውን ሁሉ በሙሉ፤ ሳይሆንም የሚበዛውን ለመጥቀም በተሰጠው ዕውቀት የሚጣጣርና የሚችል ሲሆን ነው።» ሕይወቴና የኢትዮጵያ እርምጃ፣ ፩ኛው መጽሐፍ"} {"id": "48695", "contents": "አልፋቤት ማለት የዓለም ጽሕፈቶች ከተባሉት አምስት ዋና መደቦች አንዱ ነው። በአልፋቤቶች ውስጥ፣ እያንዳንዱ ምልክት ወይም ፊደል ባጠቃላይ ለተወሰነ ድምጽ ክፍል (እንደ ተነባቢ ወይም አናባቢ) ይወክላል። ከአልፋቤቶች ቀድሞ በሆነ ዘዴ በ«ሎጎግራም» ጽሕፈት እያንዳንዱ ምልክት ለተለየ ቃል ወይም ክፍለ-ቃል ይወክላል፣ ለምሳሌ የቻይና ጽሕፈት ዛሬም እንዲህ ነው። እንዲሁም «ሲላቢክ» በሚባለው መደብ፣ እያንዳንዱ ምልክት የተለየ ክፍለ-ቃል ድምጽ ያሰማል፣ ለምሳሌ የጻላጊኛ ጽሕፈት፣ ወይም እንደ አቡጊዳ ወይም እንደ ሕንድ ብራሚክ ጽሕፈቶች ቤተሠብ፣ የክፍለ-ቃል ድምጽ ምልክቶች እንደ አነንባቢው ተመሳሳይ ናቸው። ስለዚህ «አልፋቤቶች» እንደ «ሎጎግራም» ወይም «ሲላቢክ» ሳይሆኑ ከነዚህ ሁሉ የተለዩ ናቸው። ከሁሉ አስቀድሞ የተደረጁት አልፋቤቶች ከቅድመ-ሴማዊ ጽሕፈት ሲሆኑ ለአናባቢዎቹ የተለዩ ምልክቶች አልነበራቸውም፣ ስለዚህ የነዚህ አልፋቤት አይነት «አብጃድ» ነው። የፊንቄ አብጃድ፣ የዕብራይስጥ አብጃድ፣ የአረብኛ አብጃድ፣ የአረማይስጥ አብጃድ ወዘተ. ሁላቸው በዚህ አይነት ናቸው። ስያሜው «አብጃድ» ከአረብኛ መጀመርያ ፊደል ስሞች አ፣ በ፣ ጀ፣ ደ መጣ። ከነዚህም ብዙዎች እንደ ዕብራይስጥና አረብኛ አናባቢዎቹን በሌሎች ነጥቦች በኋላ አመለከቱ። ምናልባት ከ800 ዓክልበ."} {"id": "48713", "contents": "ስሜናዊ ቁራ ወይም ተራ ቁራ (Corvus corax) በአውርስያና በስሜን አሜሪካ የሚገኝ አዕዋፍ (ቁራ) አይነት ነው። ከብዙ ሌሎች ቁራ ዝርዮች በላይ ትልቅ ነው። የወንድና የሴት ስሜናዊ ቁራ አንድ ባንድ ለሕይወት ትዳር ይቆያሉ። የቁራው ባልና ሚስት ጎጆ ይሠራሉ፣ የአካባቢያቸውን «ግዛት» ይገዛሉ። በበጋ ወራት ሴት ስሜናዊ ቁራ 3-7 እንቁላል ትጥላለች። ወጣቶቹም አብረው ይጓዛሉ፤ ለሬሳዎችም ሆነ ለቆሻሻ ለመብላት ይወዳደራሉ። ይህ ዝርያ ከአዕዋፍ ሁሉ የአዕምሮ ብልሃት እንዳለው ይታመናል። ስላገኙት ነገሮች በጩኸታቸው እርስ በርስ ማወራት ይችላሉ። ጨዋታ ሲጫወቱም ታይተዋል። የቁራ ወጣት ስለ አዳዲስ፣ ብሩኅ እቃዎች ትልቅ ጉጉት አለው። ታድጎ ሲያርጅ ግን የቁራ ዓዋቂ አዳዲስ ነገሮችን ምንም አይወድድም።"} {"id": "48719", "contents": "ገቢር ማዳመጥ በመመከር፣ በዕርቅና፣ በማሠልጠን ሊጠቀም የሚችል ዘዴ ነው። ገቢር ማዳመጥ ከተገብሮ ማዳመጥ ወይም ዝም ብሎ ከማዳመጥ ይለያል፤ በገቢር ማዳመጥ አዳማጩ ምን ያህል መልእክት የሰማው እንደ መሰለው በድጋሚ ይመልሳል። «ገቢር ማዳመጥ» ወይም በእንግሊዝኛ «active listening» የሚለው ዘዴ በአሜሪካዊው መምህር ቶማስ ጎርዶን በ1954 ዓም በፈጠረው «የወላጆች ተደማጭነት ማሠልጠን» (Parent Effectiveness Training) ውስጥ ተጀመረ። በ1962 ዓም ባሳተመው መጽሐፍ «የወላጆች ተደማጭነት ማሠልጠን» የገቢር ማዳመጥን ዘዴ አብራራ። ከዚያ በኋላ ዶ/ር ጎርዶን በሌሎች መርሃግብሮችና መጻሕፍት ውስጥ እንደ «የአስተማሮች ተደማጭነት ማሠልጠን»፣ «የመሪዎች ተደማጭነት ማሠልጠን» ዘዴውን አጠቀለለው። የተናጋሪው አጠቃላይ መልእክት በትክክል ምን እንደ ሆነ አውቆ፣ ገቢር አዳማጩ በመልሱ በራሱ ቃላት ያሳያል። ሆኖም ተናጋሪው ካላሠበው ነገር እንዲራቅ መጠንቀቅ አለበት፣ አለዚያ በአመክንዮ ሀሠት የሰውን ቃል ወደ ሌላ ማዛበቱ ሰውን ፈርቶ አዲስ የገለባ ሰው ሠርቶ እንደ ማጥፋቱ ይሆን ነበር። እንደዚህ እንዳይሆን አንዳንዴ ተንጸባራቂ ማዳመት ወይም ምንም ሳይቀየር መልእክቱን በቀጥታ ማዳገም ይሻላል። በ1962 ዓም መጽሐፉ፣ ድ/ር ጎርዶን ሲያብራራው የወላጅ ለልጁ ገቢር ማዳመጥ በምሳሌዎች አቀረበ። በመጀመርያው ምሳሌ ወላጁ ገቢር ማዳመጥን አይጠቅምም፦ ልጅ (12 ዓመት)፦ ወደ ትምህርት ቤት ልሄድ ነው! አባት፦ እየዘነበ ነው፣ የዝናብ ልብስሽንም አለበሽም። ልጅ፦ አያስፈልገኝም። አባት፦ አያስፈልግሽም?"} {"id": "48737", "contents": "የዓረብኛ አልፋቤት ወይም የዓረብኛ አብጃድ በተለይ አረብኛን ለመጻፍ የተደረጀው አልፋቤት (አብጃድ) ነው። 28 ፊደሎች ሲኖሩት ከቀኝ ወደ ግራ በተያያዘ ጽሕፈት ይጻፋል። የተደረጀው በስሜን አረብ ከቀደመው ናባታውያን አልፋቤት በ400 ዓም አካባቢ ነበረ። ይህም ናባታውያን አልፋቤት በፈንታው በ200 ዓክልበ. ያህል በዮርዳኖስ ከአራማይስጥ አልፋቤት ደረሰ፤ የአራማይስጥም በ800 ዓክልበ. ግድም በሶርያ ከፊንቄ አልፋቤት ተነሣ። ከአረብኛ በላይ የዓረብኛ ጽሕፈት ብዙ ሌሎችን ልሳናት ለመጻፍ በጥቅም ላይ ውሏል፤ በተለይም አሁን ኡርዱ፣ ፋርስኛ፣ ፐንጃብኛ፣ ውግርኛ በአረብ ጽሕፈት ይጻፋሉ። ለነዚህም ሌሎች ቋንቋዎች ድምጾች ተጨማሪ ልዩ ፊደላት ተለሙ። (ይህ ቋንቋ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "34013", "contents": "ኔስተር ፈርናንዶ ሙስሌራ ሚኮል (ሰኔ ፱ ቀን ፲፱፻፸፰ ዓ.ም. ተወለደ) ኡራጓያዊ እግር ኳስ ተጫዋች ነው። ለጋላታሳሬይ ክለብ የሚጫወት ሲሆን የኡራጓይ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድን አንደኛ ምርጫ ግብ ጠባቂ ነው። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "45947", "contents": "አብርሃም በላይነህ የኢትዮጵያ ሙዚቀኛ ነው። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "45953", "contents": "2011 አመተ ምኅረት፦"} {"id": "3668", "contents": "ፓሪስ (ፈረንሳይኛ፦ /ፓሪ/ Paris) የፈረንሳይ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 9,854,000 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 2,110,400 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 48°50′ ሰሜን ኬክሮስ እና 02°20′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል። የኬልቶች ከተማ መጀመርያ «ሉኮቶኪያ» ተብሎ በስትራቦን ተመዘገበ። ፕቶሎመይ ደግሞ ከተማውን «ለውኮተኪያ» አለው። ዩሊዩስ ቄሳር አገሩን ሲይዘው ሥፍራውን በሮማይስጥ «ሉቴቲያ» አለው። የኖረበት ጎሣ ፓሪሲ ስለ ተባሉ፣ የከተማው ስም በሙሉ «ሉቴቲያ ፓሪሶሩም» («የፓሪሲ ሉቴቲያ») ተባለ። በኋላ ግን በዩሊዩስ ከሐዲ ዘመን በ352 ዓ.ም. ስሙ በይፋ «ፓሪስ» ሆነ። ይኸው ዩሊዩስ ለ፫ ዓመታት የሮሜ መንግሥትን ከፓሪስ ገዛ። የሷሶን ግዛት ለፍራንኮች በ478 ዓ.ም. ወድቆ ፓሪስ የፍራንኮች ዋና ከተማ በ500 ዓ.ም. ተደረገ። ከ784 እስከ 979 ዓ.ም. ድረስ ግን ዋና ከተማቸው በአሕን ሲሆን ከዚያ በኋላ መንግሥታቸው ወደ ፓሪስ ተመለሰ። ከ1399 እስከ 1411 ዓ.ም. ድረስ በጦርነት ዘመን የቡርጎኝ ኃያላት ከተማውን ለመያዝ ይወዳደሩ ነበር። ከዚያም እስከ 1428 ዓ.ም. ድረስ የእንግላንድ ንጉሥ ሥራዊት ፓሪስን ይይዝ ነበር። በመጨረሻ በ1428 ዓ.ም. የፈረንሳይ ንጉሥ ኃያላት ፓሪስን ነጻ አወጡ፤ ከዚያ አመት ጀምሮ እስከ ዛሬም ድረስ ፓሪስ የፈረንሳይ ዋና ከተማ ሳይቋረጥ ቆይቷል። ፓሪስ ከሞንፓርናስ ፎቅ ሲታይ"} {"id": "48797", "contents": "ተሳቢ እንስሳ በአምደስጌ ክፍለስፍን ውስጥ ያለ መደብ ነው። ተሳቢ እንስሶች የሚባሉት ሁሉ ቅዝቃዛ ደም፣ ቅርፊታም ቆዳ፣ አራት እግር ያላቸው፣ እንደ አዕዋፍ እንቁላል የሚጥሉ ናቸው። ዋና ሕያው ክፍለመደቦች ኤሊ፣ እንሽላሊት፣ አዞ፣ እባብ ናቸው። በኒው ዚላንድ ብቻ የሚገኘው እንሽላሊት-መሰል ፍጡር ወይም ቱዋታራ ዝርያ ለብቻው በተለየ ክፍለመደብ ነው። በጥንትም ታላላቅ ኃያል እንሽላሊት (ዳይኖሶር) ይገኝ ነበር። አዕዋፍ ከኃያል እንሽላሊት እንደ ተደረጁ በዘመናዊ ሳይንቲስቶች ይታስባል።"} {"id": "40205", "contents": "6 March በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም የካቲት 27 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "40271", "contents": "20 March በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም መጋቢት 11 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "40343", "contents": "ደጃዝማች ኃይለማርያም ማሞ ስመ–ጥር አርበኛ ነበሩ። ከ 1928 እስከ 1933 በነበሩት የትግል ዓመታት አገራቸውን ከጣሊያን ወራሪ ጦር ለመከላከል ዘመቱ። ኃይለማርያም ማሞ በጀግንነትና በቆራጥነት በመዋጋት ድፍረትን የተላበሱ ወኔኛ አርበኛ እንደነበሩ ይነገርላቸዋል። ጦርን በማደራጀትና ለውጊያ በማሰለፍ የላቀ ችሎታ እንደነበራቸው ይወሳል። ደጃዝማች ኃይለማርያም ከሚመሰገኑበት የጦር ሜዳ ውሎ አንዱ ከቆሰሉ በኋላ እንኳ በውጊያ የመቀጠላቸውና ጠላትን ቁም ስቅል የመንሳታቸው ጉዳይ ነው። http://www.endarkenment.com/eap/eavolumes/eavol01pg/pages/imammo.htm (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "3716", "contents": "ቫሌታ የማልታ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር በ1998 ዓ.ም. 6,315 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 35°54′ ሰሜን ኬክሮስ እና 14°32′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል። የተመሠረተው በ1558 ዓ.ም. ነበር።"} {"id": "48881", "contents": "የአውርስያ መጣጤ ወይም የአውሮፓ መጣጤ (Meles meles) በአውሮፓና ምዕራብ እስያ የሚገኝ አጥቢ እንስሳ ነው። የፋደት አስተኔ አባል ሲሆን የመጣጤ አይነት ነው።"} {"id": "40505", "contents": "19 April በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም ሚያዝያ 11 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "3782", "contents": "ካስትሪስ (Castries) የሴንት ሉሺያ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር (1998 ዓ.ም.) 12,904 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 14°01′ ሰሜን ኬክሮስ እና 60°59′ ምዕራብ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል። ከተማው በ1642 ዓ.ም. በፈረንሳያውያን ተመሠረተ።"} {"id": "3788", "contents": "ቪክቶሪያ የሲሸልስ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 23,000 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 04°38′ ደቡብ ኬክሮስ እና 55°28′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል።"} {"id": "3794", "contents": "ፕሪቶሪያ የደቡብ አፍሪካ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 1,541,300 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 1,249,700 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 25°45′ ደቡብ ኬክሮስ እና 28°12′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል። ፕሪቶሪያ በ1847 ዓ.ም. በቦር (አፍሪካንስ) ሕዝብ ተሠራ። በ1852 የደቡብ አፍሪካ ዋና ከተማ ሆነ። ፕሪቶሪያ የአገሩ 'አስተድዳሪ ዋና ከተማ' ሲሆን ቤተ መንግሥት የሚገኘው ግን በኬፕታውን፣ ላይኛ ችሎቱም በብሉምፎንተን ነው። የአሁኑ መንግሥት ስሙን ወደ ቿኔ ለመቀየር ይፈልጋል። ነገር ግን ይህ አሣብ ብዙ ክርክር አገንቷል።"} {"id": "3812", "contents": "ታይፔ የታይዋን ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 7,871,900 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 2,722,600 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 25°02′ ሰሜን ኬክሮስ እና 121°30′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል። በ1886 ዓ.ም. በይፋ የታይዋን መቀመጫ ሆነ። በጃፓን ገዥነት (1887-1937 ዓ.ም. ስሙ ታይሆኩ ተባለ።"} {"id": "49001", "contents": "የአርነት ሐውልት (እንግሊዝኛ፡ Statue of Liberty /ስታቺው አቭ ሊበርቲ/) በኒው ዮርክ ከተማ የሚታይ ታላቅ ሐውልት ነው። ሐውልቱ በፈረንሳይ ተሠርቶ በ1878 ዓም ተጨረሠ።"} {"id": "49007", "contents": "የበርሊን ግድግዳ በቅዝቃዛው ጦርነት ወቅት ከ1953 እስከ 1982 ዓም ድረስ በምዕራብ በርሊን ዙሪያ ከምሥራቅ ጀርመን የለየ ግድግዳ ነበረ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "49013", "contents": "ፒር (እንግሊዝኛ፦ Pierre) የደቡብ ዳኮታ አሜሪካ ከተማ ነው። በ1872 ዓ.ም. ተመሠረተ። የሕዝቡ ቁጥር 13,646 አካባቢ ነው።"} {"id": "3878", "contents": "1768 ዓመተ ምኅረት: ኅዳር 5 ቀን - የአሜሪካ አብዮታዊ አርበኞች ከፍልሚያ በኋላ ሞንትሬያልን ማረኩ። ታኅሣሥ 23 ቀን - የእንግሊዝ ሠራዊት በኬበክ ከተማ አሜሪካውያንን አስመለሳቸው። የካቲት 29 ቀን - በሞርዝ ጅረት ድልድይ ፍልሚያ ስሜን ካሮላይና አርበኞች አሸነፉ። መጋቢት 10 ቀን - ከአሜሪካውያን መድፍ የተነሣ የእንግሊዝ ሠራዊት ከቦስቶን ይወጣል። ሰኔ 3 ቀን - አሜሪካውያን በቷ-ሪቭዬር ፍልሚያ በኬበክ ድል ሆኑ። ሰኔ 24 ቀን - ስፓንያውያን ሳን ፍራንሲስኮ ካሊፎርኒያ አቆሙ። ሰኔ 29 ቀን - የአሜሪካ ነጻነት ዐዋጅ (ከእንግሊዝ አገር) በቶማስ ጄፈርሰን ተጽፎ በፊላዴልፊያ ታተመ። ሐምሌ 4 ቀን - በኒው ዮርክ ከተማ ብዙ ሠልፈኞች ተናድደው የእንግሊዝ ንጉሥ 3ኛ ጆርጅን ሐውልት ያወድቃሉ። ሐምሌ 7 ቀን - የእንግሊዝ ዠብደኛ ጄምስ ኩክ በሦስተኛው ጉዞ ወደ ሰላማዊ ውቅያኖስ ከእንግሊዝ ወጣ። ነሐሴ 11 ቀን - የጀርመን ቅጥረኛ ወታደሮች የእንግሊዝ ሠራዊት ለመርዳት በኒው ዮርክ ደረሱ። ነሐሴ 23 ቀን - የእንግሊዝ ሠራዊት በጆርጅ ዋሽንግተን ላይ በሎንግ አይላንድ ውጊያ አሸነፉ። ጳጉሜ 3 ቀን - አንድ አውሎ ንፋስ ጉዋዶሎፕ ሲመታ ከ6000 ሰዎች በላይ ጠፉ። እስከ ታኅሣሥ 23 ቀን 1768 ድረስ = 1775 እ.ኤ.አ. ከታኅሣሥ 24 ቀን 1768 ጀምሮ = 1776 እ.ኤ.አ."} {"id": "40673", "contents": "25 June በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም ሰኔ 18 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "35219", "contents": "የአነባብሮ እርግጥ ከአንድ በላይ የሆኑ ራሳቸውን የቻሉ የጅረት ወይንም ቮልቴጅ ምንጮች በአንድ የ ኤሌክትሪክ ዑደት ውስጥ ሲገኙ፣ የሚፈጠረውን የስሌት ውስብስብነት ለመቀነስ የሚረዳ ነው። ምንም እንኳ የአነባብሮ እርግጥ በጣም ጠቃሚ መሳሪያ ቢሆንም፣ የሚተገበርበት የኤሌክትሪክ ዑደት አይነት ከጉብር ትንታኔ ይጠባል። ይሄውም፣ የአነባብሮ እርግጥን ለመጠቀም፣ የሚተነተነው ዑደት ሊኒያር መርብ መሆን አለበት። የአነባብሮ እርግጥ እሚለው እንዲህ ነው፡ አንድ ሊኒያረ የኤሌክትሪክ ዑደት ውስጥ ከአንድ በላይ ራሳቸውን የቻሉ የጅረት ወይንም የቮልቴጅ ምንጮች ሲገኙ፣ የአጠቃላይ ዑደቱ ውጤት ልክ እያንዳንዳቸው ምንጮች ለየብቻቸው በዑደቱ ላይ ቢገኙና፣ የሚያስገኙት ውጤት ከተሰላ በኋላ በተናጠል የሚገኙትን ውጤቶችን በመደመር (በማነባበር) የአጠቃላይ ዑደቱን ውጤት ማስገኘት ይቻላል። በዚህ ወቅት እያንዳንደቸው ምንጮች ከስሌት ሲገለሉ በዜሮ ዋጋና በውስጣቸው ባለ ተቃውሞ ይተካሉ። ከአንድ የቮልቴጅ ወይንም ጅረት ምንጭ በስተቀር፣ በዑደቱ ውስጥ የሚገኙትን ማናቸውንም ምንጮች አጥፋ። (በዜሮ ተካ)። የጠፉትን ራሳቸውን የቻሉ የቮልቴጅ ምንጮች በዜሮ ተቃውሞ ወይንም በሾርት ተካ። የጠፉትን ራሳቸውን የቻሉ የጅረት ምንጮች በአዕላፍ ተቃውሞ (ኦፕን) ተካ። ከላይ የተጠቀሱትን ደረጃዎች ለእያንዳንዳቸው ምንጮች በተናጥል ተግብር። ከነዚህ ደረጃዎች በኋላ የሚገኙትን ውጤቶች ደምር። ድምሩ የአጠቃላዩ ዑደት ውጤት ይሆናል። የአነባብሮ እርግጥ ትንታኔ በዑደት ትንታኔ ውስጥ በጣም ጠቃሚ ነው። ለዚህ ምክንያቱ ማናቸውንም ዑደቶች ወደ ኖርተን እኩያው እና ቴቭኒን እኩያው ለመቀየር ይረዳልና።"} {"id": "35249", "contents": ""} {"id": "4226", "contents": "ፍራንክሊን ዴላኖ ሮዘቨልት (1874-1937 ዓ.ም.) የኒው ዮርክ አገረ ገዥና የአሜሪካ 32ኛ ፕሬዚዳንት ነበሩ። ሮዘቨልት በቀድሞ ፕሬዚዳንት ዉድሮው ዊልሶን ዘመን የባሕር ኅይል ምክትል ሚኒስትር ነበሩ። በ1913 ምርጫ የምክትል ፕሬዚዳንት ዕጩ ሆኑ። ጄምስ ኮክስም የፕሬዚዳንት ዕጩ ነበሩ። ነገር ግን ኮክስና ሮዘቨልት በዋረን ሃርዲንግና በካልቪን ኩሊጅ ተሸነፉ። ሮዘቨልት በ1920 ዓ.ም. የኒው ዮርክ አገረ ገዥ ሆኑ። በታላቁ ጭፍግግ ሳቢያ ፕሬዚዳንት ሄርበርት ሁቨር በጣም ስላልተወደደ በ1925 ምርጫ ሮዘቨልት ሁቨርን አሸነፏቸው። ሮዘቨልት በጣም ስለተወደደ በ1929 ዓ.ም. ምርጫ ለሁለተኛ የ4 አመት ዘመን ተመለሱ። እንዲሁም በ1933 ምርጫ ለሦስተኛ ዘመንና በ1937 ምርጫ ለአራተኛ ዘመን ተመረጡ። በጠቅላላ 4 ዘመኖች ተቀበሉ። በ2ኛ አለማዊ ጦርነትም የአሜሪካ መሪ ነበሩ። ነገር ግን ፖሊዮ ከሚባል በሽታ የተነሣ አካለ ስንኩል ሆነው ባለ መንኮራኩር ወምበር ነበራቸውና በአራተኛው ዘመን መሃል ሞቱ። ምክትላቸው ሃሪ ትሩማን ወዲያው ፕሬዚዳንት ሆኑ። ፍራንክሊን ሮዘቨልት አራት ጊዜ በመመረጣቸው ከሁሉ ይልቅ ለረጅም ዘመን ገዙ። ከሳቸው በኋላ የመንግሥት አንደኛ ዘርፍ የሆነ የሕግ አማካሪ ቤት ወደፊት ሌላ ፕሬዚዳንት እንደሱ 3 ወይም 4 ዘመናት እንዳይቀብል አንፈልግም የሚል ድምጽ አሰሙ። ስለዚህ በ1943 ዓ.ም. የአሜሪካ መንግሥት 2ኛ ዘርፍ የሆኑት ፕሬዚዳንቶች ከ2 ጊዜ (እነሱም 8 አመታት) በላይ ሊያገለግሉ አይችሉም የሚለው የአሜሪካ ሕገ መንግሥት 22ኛ ማሻሻያ አንቀጽ ሕጋዊ ደንብ ሆነ።"} {"id": "4280", "contents": ""} {"id": "40973", "contents": "23 January በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) በዘመነ ማቴዎስ፣ በዘመነ ማርቆስና በዘመነ ሉቃስ ጥር 15 ቀን ማለት ነው። በዘመነ ዮሐንስ ግን (ዘመነ ሉቃስ የሥግር ዓመት በመሆኑ) ጥር 14 ቀን ላይ ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "4328", "contents": "1 January 217 - 28 August 217 እ.ኤ.ኣ. = 209 ዓ.ም. 29 August 217 - 31 December 217 እ.ኤ.ኣ. = 210 ዓ.ም."} {"id": "4334", "contents": "1 January 214 - 28 August 214 እ.ኤ.ኣ. = 206 ዓ.ም. 29 August 214 - 31 December 214 እ.ኤ.ኣ. = 207 ዓ.ም."} {"id": "4388", "contents": "1 January 1976 - 10 September 1976 እ.ኤ.ኣ. = 1968 ዓ.ም. 11 September 1976 - 31 December 1976 እ.ኤ.ኣ. = 1969 ዓ.ም."} {"id": "4400", "contents": "1 January 1968 - 10 September 1968 እ.ኤ.ኣ. = 1960 ዓ.ም. 11 September 1968 - 31 December 1968 እ.ኤ.ኣ. = 1961 ዓ.ም."} {"id": "49517", "contents": "አሚ-ዲታና ከ1596 እስከ 1559 ዓክልበ. ድረስ (ኡልትራ አጭር) የባቢሎን 9ኛ ንጉሥ ነበረ። አባቱን አቢ-ኤሹሕን ተከተለው። ለአሚ-ዲታና ዘመን 37 የዓመት ስሞቹ ታውቀዋል። እነዚህ የዓመት ስሞች ባጠቃላይ ስለ አረመኔ ጣኦታት የሚነካ ናቸው። 17ኛው ዓመት ወይም 1579 ዓክልበ. ያህል «የ<...> ምድር ሰው ያራሕ-አቢ የያዘበት ዓመት» ይባላል። ይህ ምናልባት በዓመፃ የተነሣ አለቃ ሊሆን ይችላል። በ37ኛው ዓመት የደር ከተማ ግድግዳ እንዳጠፋ ይዘገባል። የአሚ-ዲታና ተከታይ ልጁ አሚ-ሳዱቃ ነበረ። የአሚ-ዲታና ዓመት ስሞች"} {"id": "35717", "contents": "ጆርጅ ቶማስ ሚኪ ሌላንድ (George Thomas \"Mickey\" Leland) አሜሪካዊ ፖለቲከኛ ነበሩ። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "35771", "contents": "ድሬ ዳዋ ደጃች ይልማ አባ ጤና ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ ከድሬ ዳዋ ከተማ በስተሰሜን-ምዕራብ አቅጣጫ አምስት ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ የሚገኝ አየር ጣቢያ ነው። ይህ የአየር ማረፊያ የድሬ ዳዋን አካባቢ ኢንዱስትሪዎች ምርት ለማስተናገድና፣ የውጭም የአገርም አልሚ ባለ-ሀብቶችን እንዲሁም የአካባቢውን (በተለይም ታሪካዊቷን የሐረር ከተማ) የቱሪስት መስህቦች ለሚጎበኙ መንገደኞች አገልግሎት የሚሰጥ ከመሆኑም ባሻገር ለወታደራዊ በረራዎችም የሚያገለግል አየር ማረፊያ ነው። አየር ጣቢያው አንድ አስፋልት የለበሰ፣ ሁለት ሺ ሰባት መቶ ሜትር ርዝመት በ አርባ አምሥት ሜትር ስፋት ያለው የኮንክሪት ማኮብኮቢያ አለው። (እንግሊዝኛ) http://www.ethiopianairports.com/BahirDarAirPort.aspx (እንግሊዝኛ) http://www.skyscanner.net/airports/dir/dire-dawa-airport.html"} {"id": "49595", "contents": "የሕግ የበላይነት ማለት ማናቸውም ሰው ወይም ወኪል በሕጋዊ መሠረት ከሆነ ከሕግ ሥር ተጠቅልሎ ይገኛል። የመንግስት ውሳኔዎች ከታወቁት ሕጋዊና ግብረገባዊ መርኆች ይደርሳሉ የሚል ጽንሰ ሀሣብ ነው። ከሕጉ በላይ የሆነ የለም ይላል። የሕገ መንግሥት ታሪክ እንዳሳየን ይህ መርኅ ከጥንት ጀምሮ ታውቋል። አሪስጣጣሊስም እንደ ጻፉ፣ «ከዜጎች ማንም ሰው ከመግዛት ይልቅ ሕጉ እንዲገዛ ይገባል።»"} {"id": "49601", "contents": "ሆፕ ኩክ (እንግሊዝኛ:-Hope Cooke 1932 ዓም ተወልዳ) ከ1957 እስከ 1967 ዓም ድረስ የሲኪም መንግሥት ንግሥት ነበሩ። የአሜሪካ ተወላጅ ስትሆን በሕንድ አገር በ1951 ዓም እርሷና ባሏ ልዑል ፓልደን ጦንዱፕ ናምግያል ተዋውቀው በ1955 ዓም ተዳሩ እና ልዕልት ሆነች። በ1957 ፓልደን ዙፋናቸውን ወርሰው እርሷም የሲኪም ንግሥት ሆነች። የሲኪም መንግሥት በተግባር የሕንድ አገር ጥገኛ ነበረ። ሆኖም በ1965-1966 ዓም ንጉሥነቱን ለማስወገድና የሕንድ ክፍላገር ለመሆን የሚል እንቅስቃሴ በሕዝቡ መካከል ተነሣ። በሚያዝያ ወር 1967 ዓም መንፈቅለ መንግሥት ተከሠተ፤ ንጉሡ ለጊዜው ታሠሩ፤ ሲኪም ክፍላገር ተብሎ ወደ ሕንድ ተጨመረ፤ ንግሥቷ ወደ አሜሪካ ተመለሰች። በ1972 ዓም ትዳራቸው በይፋ ተፈታ። ሁለት ልጆች ነበሯቸው። ከዚያ በኋላ እስካሁንም ድረስ ደራሲ ሆና አንዳንድ ጽሁፍ ጽፋለች።"} {"id": "4646", "contents": "1 January 1839 - 10 September 1839 እ.ኤ.ኣ. = 1831 ዓ.ም. 11 September 1839 - 31 December 1839 እ.ኤ.ኣ. = 1832 ዓ.ም."} {"id": "4664", "contents": "1 January 1830 - 9 September 1830 እ.ኤ.ኣ. = 1822 ዓ.ም. 10 September 1830 - 31 December 1830 እ.ኤ.ኣ. = 1823 ዓ.ም."} {"id": "49691", "contents": "የገብስ የዳጉሳ ጠጅ"} {"id": "49715", "contents": "ዘ ስሊስታክ ጎድ (እንግሊዝኛ፦ The Sleestak God፣ «የስሊስታኩ ጣኦት») በመስከረም ፬ ቀን 1967 ዓም (1974 እ.ኤ.አ.) ቅዳሜ ጥዋት የተሠራጨ ትርዒት ሲሆን በተከታታይ ፊልም ላንድ ኦቭ ዘ ሎስት («የጠፉት ሀገር»፤ በሲድና ማርቲ ክሮፍት ተዘጋጅቶ) ፩ኛው ምዕራፍ ፪ኛው ትርዒት ነበር። በፊልሙ ልቦለድ ውስጥ፣ ሦስት ጀብደኞች ተጓዦች፣ አንድ አባትና ሁለት ልጆቹ በምስጢርም ሆነ በተዓምር በፍጹም ወደ ሌላ ዓለም ወይም ፈለክ ደርሰዋል። በዚሁም ዓለም ሌሎች ፍጡሮች አሉ። «ፐኩኒ» የተባለ ጦጣ ወይም ሰው መሳይ ዝርያ አለ፣ ከነርሱም «ቻ-ካ» የተባለ ግለሠብ ያገኛሉ። እንዲሁም ኃያል እንሽላሊት አይነቶች በዚህ ዓለም ይኖራሉ። ልጆቹና ቻ-ካ በአንድ ፍርስራሽ ደርሰው «ከ ስሊስታክ ተጠንቀቁ!» የሚል ምልክት አዩ። ወድያው ቻ-ካ በቋንቋው «ሰሪሰታከ!» ብሎ ይጮህ ጀመር፣ ወደ ጫካ ሸሸ። ። ከትንሽ በኋላ ሶስት ረጅም እንሽላሊት መሳይ ፍጡሮች ወይም «ስሊስታክ» ታይተው ልጆቹን ይይዙዋቸዋል። በመጨረሻ ግን በአባታቸውና ቻ-ካ ርዳታ ልጆቹ እንደ ስሊስታኮች መስዋዕት ሳይሰዉ ያመልጣሉ። Land of the lost season 1 episode 2 The Sleestak God (1974) - ዩቱብ (እንግሊዝኛ)"} {"id": "4688", "contents": "1 January 1818 - 9 September 1818 እ.ኤ.ኣ. = 1810 ዓ.ም. 10 September 1818 - 31 December 1818 እ.ኤ.ኣ. = 1811 ዓ.ም."} {"id": "4694", "contents": "1 January 1815 - 10 September 1815 እ.ኤ.ኣ. = 1807 ዓ.ም. 11 September 1815 - 31 December 1815 እ.ኤ.ኣ. = 1808 ዓ.ም."} {"id": "5198", "contents": "1 January 1564 - 7 September 1564 እ.ኤ.ኣ. = 1556 ዓ.ም. 8 September 1564 - 31 December 1564 እ.ኤ.ኣ. = 1557 ዓ.ም."} {"id": "5204", "contents": "1 January 1561 - 7 September 1561 እ.ኤ.ኣ. = 1553 ዓ.ም. 8 September 1561 - 31 December 1561 እ.ኤ.ኣ. = 1554 ዓ.ም."} {"id": "5216", "contents": "1 January 1555 - 8 September 1555 እ.ኤ.ኣ. = 1547 ዓ.ም. 9 September 1555 - 31 December 1555 እ.ኤ.ኣ. = 1548 ዓ.ም."} {"id": "5222", "contents": "1 January 1552 - 7 September 1552 እ.ኤ.ኣ. = 1544 ዓ.ም. 8 September 1552 - 31 December 1552 እ.ኤ.ኣ. = 1545 ዓ.ም."} {"id": "51827", "contents": "ካልቭን ሀርስ እስኮትላንዳዊ ሙዚቀኛ ነው።"} {"id": "5240", "contents": "1 January 1543 - 8 September 1543 እ.ኤ.ኣ. = 1535 ዓ.ም. 9 September 1543 - 31 December 1543 እ.ኤ.ኣ. = 1536 ዓ.ም."} {"id": "5258", "contents": "1 January 1534 - 7 September 1534 እ.ኤ.ኣ. = 1526 ዓ.ም. 8 September 1534 - 31 December 1534 እ.ኤ.ኣ. = 1527 ዓ.ም."} {"id": "6992", "contents": "1 January 678 - 31 August 678 እ.ኤ.ኣ. = 670 ዓ.ም. 1 September 678 - 31 December 678 እ.ኤ.ኣ. = 671 ዓ.ም."} {"id": "7004", "contents": "1 January 672 - 31 August 672 እ.ኤ.ኣ. = 664 ዓ.ም. 1 September 672 - 31 December 672 እ.ኤ.ኣ. = 665 ዓ.ም."} {"id": "7016", "contents": "1 January 666 - 31 August 666 እ.ኤ.ኣ. = 658 ዓ.ም. 1 September 666 - 31 December 666 እ.ኤ.ኣ. = 659 ዓ.ም."} {"id": "5414", "contents": "1 January 1458 - 6 September 1458 እ.ኤ.ኣ. = 1450 ዓ.ም. 7 September 1458 - 31 December 1458 እ.ኤ.ኣ. = 1451 ዓ.ም."} {"id": "49787", "contents": ""} {"id": "49805", "contents": "ጎቶንያል (ዕብራይስጥ፦ עָתְנִיאֵל /ዖትኒየል/፣ ግሪክኛ፦ Γοθονιήλ /ጎጦኒዬል/) በመጽሐፈ መሳፍንት 3:9-11 መሠረት የእስራኤል ፈራጅ ነበር። መጽሐፉ እንደሚተርከው ዕብራውያን ለስምንት አመት ለመስጴጦምያ (አራም-ናሓራይም) ንጉሥ ኲሰርሰቴም ከተገዙለት በኋላ፣ ለእግዜር ስለ ጮኹ እርሱ የቄኔዝ ልጅ ጎቶንያልን እንደ መሪ አስነሣላቸው። ጎቶንያልም በመንፈስ ቅዱስ ተሞልቶ እስራኤላውያን ንጉሥ ኲሰርሰቴምን ድል ለማድረግ ቻሉና ጎቶንያል ከዚያ ለአርባ ዓመት በሰላም መራቸው። ይህ ዘመን ምናልባት ከ1497 እስከ 1457 ዓ.ክ.ል.በ. ያሕል ሊሆን ይችላል። ከጎቶንያል አርባ ዓመታት በኋላ፣ የእስራኤል ልጆች እንደገና ክፉ ስለ ሠሩ፣ እግዚአብሔር የሞዓብን ንጉሥ ኤግሎም ከነሞዓባውያን፣ አሞንና አማሌቅ ጋራ አበረታባቸው፣ ለርሱም ለ18 ዓመታት አገለገሉ። እነዚህም ከሴም የተወለዱ አረመኔ ብሔሮች ነበሩ። ስለ ጎቶንያል ቤተሠብ ያለን መረጃ በመጽሐፈ ኢያሱ ወልደ ነዌ 15:15-17 እና እንደገና በመሳፍንት 1:11-13 ይጠቀሳል። በዚያ ታሪክ ኢያሱ ፈራጅ እየሆነ የጎቶንያል አጐት ካሌብ የሴት ልጁን የዓክሳ እጅ ቅርያትሤፍርን ከከነዓናውያን ለሚይዘው ጎበዝ ሚስት እንዲሰጣት የሚል ቃል ገባ። ይህን ያደረገው ጎበዝ ጎቶንያል ስለ ሆነ የአጐቱን ልጅ ዓክሳን አገባት ይላል። የቅርያትሤፍር ስም በኋላ ዳቤር እንደ ሆነ ይላል። በኬብሮን አካባቢ የተገኙት ኗሪዎች እንደ ረዥም ዘመን ልማዳቸው የጎቶንያል መቃብር በአንድ የኬብሮን ዋሻ ውስጥ ይገኛል።"} {"id": "49823", "contents": "ሩስድክ የሚለው መጠሪያ ስማችን ምህንፃረ ቃል ሲሆን “የሩሃማ ስነ-ጽሑፍና ድራማ ክበብ” ማለት ነው። ይህንን ስም የመረጠነው ደግሞ እኛ በዘመናችን በዘመኑ በመጨረሻ ዘመን የምንኖር ስንሆን የሰው ልጅ በተፈጥሮው ለአመጽ፣ ለኃጢአት እና እግዚአብሔርን በማይታዘዙት ትውልድ መካከል ስለሚንኖር ምህረትን ለትውልድ፤ ምህረትን ለቤተ ክርስቲያን ተመኝተን ሩሃማ አልን! ሩሃማ ማለት “ምህረት የሚገባት” ማለት ነውና። ይህንን ሩስድክ የሚለውን መጠሪያ ስም የመረጠንበት ምክንያት እኛ አሁን ያለነው በመጨረሻ ብቻ ሳይሆን በመጨረሻ መጨረሻ ላይ ስንሆን የሰው ልጅ በተፈጥሮው ለአመጽ፣ ለኃጢአት እና [እግዚአብሔር]ን በማይታዘዙት ትውልድ መካከል ስለሚንኖር ምህረትን ለትውልድ፤ ምህረትን ለ[ቤተ ክርስቲያን] ተመኝተን ሩሃማ አልን! ሩሃማ ይሁንልን! ሩሃማ ማለት ምህረት የሚገባት ማለት ነውና። ሩስድክ በኢትዮጵያ ቃለ ሕይወት ቤተ ክርስቲያን በደቡብ ምእራብ ቀጣና በማሌ አጥቢያት ቤተ ክርስቲያናት ኅብረት በኮይቤ አጥቢያ ቃለ ሕይወት ቤተ ክርስቲያን ውስጥ በ2003 ዓ/ም በአቀፋ አየለ፣ ማህተም ታድዮስ እና ዘገዬ ላሌ አማካኝነት የተደራጀ የስነ-ጽሑፍና ድራማ ክበብ ሲሆን፤ ከ2003 ዓ/ም አንስቶ እስከ አሁን ድረስ በቤተ ክርስቲያን ውስጥ በዓላትን ጨምሮ ሌሎች ፕሮግራሞች ላይ የስነ-ጽሑፍ፣ ድራማ እና ሌሎች አዳድስ የአርት ሥራዎችን በመሥራት በየዓመቱ ለወንጌል ሥርጭት በመውጣት በመስበክና ከሌሎች አጥቢያት ጋር ትስስር በመፍጠር በየአጥቢያቱ በመሄድ እያገለገለ ያለ የስነ-ጽሑፍና የድራማ ቡድን ነው። አሁን ደግሞ በዚህ ሩስድክ ዊኪ ላይ በሩስድክ አማካኝነት የተሠሩ ሥራዎችን፣ በዝግጅት ላይ ስላሉ እና በቅርቡ በመድረክና በቪድዮ ሊቀርቡ ያሉትን ሥራዎችን ጨምሮ ተከታታይ ድራማዎችን፣ ጽሑፎችን፣ እና ሌሎች ሥራዎችንና ወቅታዊ ዜገባዎችን ከሩስድክ ዜና መጽሔት ታገኛላችሁ።"} {"id": "49829", "contents": "በደ/ብ/ብ/ሕ/ክ/መ በደቡብ ኦሞ ዞን በማሌ (ማኣሌ) ወረዳ ሥር ያለ ከተማ ነው።"} {"id": "49835", "contents": "ኪዙዋትና በጥንት (በኬጥያውያን መንግሥት ዘመን) በደቡብ-ምሥራቅ አናቶሊያ የተገኘ አገር ነው። ከ1491 እስከ 1428 ዓክልበ. ድረስ ያህል ነጻ መንግሥት ነበር። በኋላ ይህ ኪልቅያ የተባለው አውራጃ ሆነ። በሐገሩ ስሜን፣ ብር የተገኙበት ታውሮስ ተራሮች እና ዋና ከተማ ኩማኒ ተገኙ። በደቡብም፣ በሜድትራኒያን ባሕር ዳር ባለው ሜዳ፣ ወደቡ ጠርሴስና ትልቁ ከተማ አዳኒያ ይገኙ ነበር። የአካድ ንጉሥ ታላቁ ሳርጎን በነዚህ ተራሮች እንደ ዘመተ ጽፏል። እንዲሁም በአፈ ታሪክ አገሩ በሚሪና፣ በሞፕሱስ ወዘተ. ተይዞ ነበር። አሦራውያን የ«ካሩም» ንግድ ማዕከሎች በሐቲ ከተሞች በመሠረቱት ዘመን፣ መንገዳቸው በኪዙዋትና በኩል እንዳለፈ ይመስላል። ቢያንስ ከኬጥያውያን ንጉሥ 1 ላባርና ዘመን (1582-59 ዓክልበ ግ.) አዳኒያ (ኪዙዋትና) የኬጥያውያን ግዛት እንደ ሆነ ይመስላል። ሕዝቡም እንደ ምዕራቡ አገር አርዛዋ ሕዝብ የሉዊኛ ተናጋሪዎች ስለ ነበሩ፣ በኬጥያውያን ዘንድ ሁለቱ አገራት አብረው «ሉዊያ» ይባሉ ነበር። ሉዊኛ እንደ ኬጥኛ ተመሳሳይ ሕንዳዊ-አውሮፓዊ (አናቶላዊ ቋንቋዎች ቅርንጫፍ) አባል ነበረ። በ1491 ዓክልበ. ኪዙዋትና ከኬጥያውያን መንግሥት ነጻ ወጣ። የኪዙዋትና ነገሥታት ከሐቲ ጋራ የወዳጅነት ስምምነቶች ይዋዋሉ ነበር። በ1465 ዓክልበ.ግ. ግን የኪዙዋትና ንጉሥ ፒሊያ ከአላላኽም ንጉስ ኢድሪሚ ጋር ስምምነት ተዋዋለ፣ ኢድሪሚስም የሚታኒ ተገዥ ሆነ። ከዚያም በኋላ የሚታኒ እና ሑራውያን ተጽእኖ በኪዙዋትና ይበዛ፣ የሐቲም ይቀነስ ነበር። የኪዙዋትና መጨረሻ ንጉሥ ሹናሹራ ሲባል እንደ ሚታኒ ነገሥታት በመምሰል ከሕንዳዊ-ኢራናዊ (ከአናቶላዊ የተለየ) ቅርጫፍ የሆነ ስም እንዳለው ይታስባል። በመጨረሻ በ1428 ዓክልበ."} {"id": "7178", "contents": "1 January 586 - 30 August 586 እ.ኤ.ኣ. = 578 ዓ.ም. 31 August 586 - 31 December 586 እ.ኤ.ኣ. = 579 ዓ.ም."} {"id": "7190", "contents": "1 January 580 - 30 August 580 እ.ኤ.ኣ. = 572 ዓ.ም. 31 August 580 - 31 December 580 እ.ኤ.ኣ. = 573 ዓ.ም."} {"id": "10091", "contents": "ከኤች.አይ.ቪ ቫይረስ ጋር መኖር ማለት ቫይረሱ በደሙ ውስጥ እንዳለ የተረዳ ሰው ራሱን አረጋግቶና ችግሩን እንደማንኛዉም የጤና ችግር በማየት ቫይረሱ የሚያስከትለውን ጉዳት ለመቀነሰ እና ለመከላከል በሕክምና፣ በአመጋገብ፣ እንዲሁም በባህርይ ላይ አስፈላጊ የሆኑ ለውጦችን በማምጣት ጥሩ ሕይወት መኖር ማለት ነው። አንድ ሰው ኤች·አይ·ቪ አለበት ማለት አሁኑኑ ታሞ ይተኛል ወይም በቅርቡ ሕይወቱ ያልፋል ማለት አለመሆኑን ማወቅ ተገቢ ነው። ከኤች.አይ.ቪ ጋር የሚኖሩ ሰዎች የእድሜ ማራዘሚያ መድሀኒቶችን (ፀረ-ኤችአይቪ መዳኒቶች) በመጠቀም ለረጅም ዓመታት ጤናማ ሆነው ለመኖር ይችላሉ። አንዳንድ ሰዎች የበሽታዉ ምልክት ጨርሶ ሳይታይባቸው ከ15 ዓመት በላይ ከቫይረሱ ጋር መኖር እንደሚችሉ አንዳንድ ጥናቶችም ያመለክታሉ። ኤች·አይ·ቪ ቫይረስ በደም ውስጥ በመኖሩ ምክንያት ሊሰማ የሚችለዉን ስሜት አውነታውን መቀበል መቻል በጣም አስፈላጊ ነው። ጥሩ ያልሆኑትን ስሜቶች ለማስወገድ የሚከተሉትን ምክሮች መቀበልና መተግበርም ተገቢ ነው። ሁኔታዎች እያደር የተሻሉ እንደሚሆኑ ተስፋ ማድረግ፦ ፈታኝ የሆነ ሰሜት ሲሰማ ሁኔታዎች ሁሉ ከጊዜ ጋር እየተሻሻሉ እንደሚሄዱ ማመን በጣም ጠቃሚ ነው። የተሻለ ሁኔታ እንደሚኖር ተስፋ የሚሰጡ ብዙ መንገዶች አሉ። ለምሳሌ የራስን ጤንነት መጠበቅና የቀድሞውን የተረጋጋ ህይወት እንደገና መጀመር አንዱ መንገድ ነው። ከኤች·አይ·ቪ ጋር ከሚኖሩ ሰዎች ጋር መመካከር፦ ማንኛውንም የሚሰማን ስሜት ወይም የህመም ምልክት፤ ሌሎችም ምናልባት ተመሳሳይ ስሜት እና ምልክት ሊኖራቸው ስለሚችል ከቫይረሱ ጋር ከሚኖሩ ሰዎች ጋር መመካከር ወይንም ከቫይረሱ ጋር የሚኖሩ ሰዎች ወደመሠረቷቸው ማህበራት በመሄድ የምክር እርዳታ ማግኘት አስፈላጊ ነው። ሁሌም የሚያስደስቱን ነገሮች ከማድረግ አለመቆጠብ፦ አንድ ሰው ኤች.አይ.ቪ ቫይረስ በደሙ ውስጥ መኖሩን ካወቀ በኋላ የደረሰበትን ድንጋጤ ለማስወገድ ቀደም ሲል ያደርጋቸው የነበሩትን አስደሳች ስራዎችን በመቀጠል አሁን የተፈጠሩበትን የኀዘንና የብስጭት ሰሜቶችን መርሳት መቻል ይገባዋል። ዘወትር ሲያደርገው ያስደስቱት የነበሩትን ሥራዎች በቀጣይነት ማድረግ ኀዘን ወይም ጭንቀት ላይ ብቻ እንዳያተኩር ይረዳል። አካላዊ እንቅስቃሴ ማድረግ፦ ከኤች.አይ.ቪ ጋር የሚኖር ሰው ድካም ሊሰማዉና ሊጫጫነው ይችላል። በዚህ ጊዜ የአካል ብቃት እንቅስቃሴ ማድረግ ብርታትና ጥንካሬ ይሰጣል። ከፍተኛ የሰውነት እንቅስቃሴ ባይሆንም እንኳን ቀላል እርምጃዎችን ማዘውተር ለአእምሮና ለሰውነት ጤንነት በጣም አስፈላጊ ነው። ጎጂ የሆኑ ቅፅበታዊ ለውጦችን በህይወት ላይ አለማድረግ፦ ሥራን አለመተው፣ ዘመድ ወዳጆችን አለመራቅ፣ ንብረቶችን አለመሸጥ። በእርግጥ አንድ ከኤች·አይ·ቪ ቫይረስ ጋር የሚኖር ሰው የወደፊት እቅዱን ሊለውጥ ይችላል፤ ይህ ለውጥ ጫና ያልበዛበትና ውጤቱም ጠቃሚ መሆኑን አስቀድሞ መለየት ያስፈልጋል። ባለሞያን ማማከር፦ ስለ ኤች·አይ·ቪ/ኤድስ በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ በመኖሪያ አካባቢያችን እንቅስቃሴ የሚያደርጉ ማህበራትን ወይም ድርጅቶችን ማወቅ ጠቃሚ ነው። አንድ ከኤች.አይ.ቪ ጋር የሚኖር ሰዉ የጭንቀት እና የመከፋት ስሜት ካለቀቀው የህክምና ባለሞያዎች ወይንም አማካሪዎችን በስልክም ሆነ በአካል ማግኘትና ማማከር ያስፈልገዋል። ያስታውሱ!"} {"id": "6374", "contents": "1 January 982 - 2 September 982 እ.ኤ.ኣ. = 974 ዓ.ም. 3 September 982 - 31 December 982 እ.ኤ.ኣ. = 975 ዓ.ም."} {"id": "6458", "contents": "1 January 941 - 2 September 941 እ.ኤ.ኣ. = 933 ዓ.ም. 3 September 941 - 31 December 941 እ.ኤ.ኣ. = 934 ዓ.ም."} {"id": "6470", "contents": "1 January 935 - 3 September 935 እ.ኤ.ኣ. = 927 ዓ.ም. 4 September 935 - 31 December 935 እ.ኤ.ኣ. = 928 ዓ.ም."} {"id": "6500", "contents": "1 January 921 - 2 September 921 እ.ኤ.ኣ. = 913 ዓ.ም. 3 September 921 - 31 December 921 እ.ኤ.ኣ. = 914 ዓ.ም."} {"id": "36275", "contents": "የእስፓንያ የዘውድ እግር ኳስ ፌዴሬሽን (እስፓንኛ፦ Real Federación Española de Fútbol, RFEF) የእስፓንያ እግር ኳስ አስተዳዳሪ አካል ነው። ማህበሩ የእስፓንያ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድንንና የተለያዩ ብሔራዊ ውድድሮችን ያዘጋጃል። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "52367", "contents": "ፈገግታ የሰው ልጅ የአምሮ ውጤት ነው"} {"id": "6512", "contents": "1 January 915 - 3 September 915 እ.ኤ.ኣ. = 907 ዓ.ም. 4 September 915 - 31 December 915 እ.ኤ.ኣ. = 908 ዓ.ም."} {"id": "6518", "contents": "1 January 912 - 2 September 912 እ.ኤ.ኣ. = 904 ዓ.ም. 3 September 912 - 31 December 912 እ.ኤ.ኣ. = 905 ዓ.ም."} {"id": "1064", "contents": ""} {"id": "1526", "contents": ""} {"id": "1532", "contents": "ሱዳን በይፋ የሱዳን ሪፑብሊክ (አረብኛ: السودان) ከአፍሪካ በስፋት ሦስተኛ ስትሆን በአህጉሪቱ ሰሜናዊ ምስራቅ ክልል ትገኛለች። ዋና ከተማዋ ካርቱም ነው። ከግብፅ ፣ ከቀይ ባሕር ፣ ከኤርትራ ፣ ከኢትዮጵያ ፣ ከደቡብ ሱዳን፣ ከመካከለኛው የአፍሪካ ሪፑብሊክ ፣ ከቻድ ፣ እና ከሊቢያ ጋር ድንበር ትካለላለች። የአባይ ወንዝ (ናይል) ሀገሪቱዋን ወደ ምሥራቅና ምዕራብ ይከፍላል። የአረብ ባህል ደንበኛ ሲሆን አብዛኛው ሕብዝ የእስልምና ዕምነት ተከታይ ነው። ሱዳን ከግብፅ የተጣመረ ረዥም ታሪክ አላት። የመጀመሪያው የሱዳን እርስ በርስ ጦርነት ከ1955 እስከ 1972 እ.ኤ.አ. ከዚያም ሁለተኛው የሱዳን እርስ በርስ ጦርነት ከ1983 እስከ 2005 እ.ኤ.አ. ተከስቷል። በ1989 እ.ኤ.አ. በሰላማዊ መፈንቅለ መንግሥት ኦማር ሀሳን አህመድ አል-በሽር ሥልጣን ላይ የወጡ ሲሆን እራሳቸውን የሱዳን ፕሬዝዳንት ብለው ሾመዋል። የእርስ በርስ ጦርነቱ በሰላም ውል የቆመ ሲሆን ይህ ውል ያኔ የሀገሪቱዋ ደቡባዊ ክፍል ለነበረው ቦታ ራስን የመምራት መብት ሰጥቷል። በጃኑዋሪ 2011 እ.ኤ.አ. በተካሄደው ውሳኔ ሕዝብ (referendum) መሠረት በሱዳን ፈቃድ ደቡብ ሱዳን ሐምሌ ፪ ቀን ፳፻፫ ዓ.ም. ሉዓላዊ ሀገር ሆነች። ዋና ከተማዋ ካርቱም የሱዳን የፖለቲካ፣ ባህል እና ንግድ ማዕከል ናት። የሀገሪቱዋ መንግሥት በይፋ ፌዴራላዊ ፕሬዝዳንታዊ ሪፐብሊክ ቢሆንም ስልጣን ላይ ያለው ብሔራዊ ኮንግረስ ፓርቲ (National Congress Party) በሁሉም የመንግሥት አካላት ላይ ባለው ጥብቅ ቁጥጥር ምክንያት በብዙ የዓለም አቀፉ ኅብረተሰብ ዘንድ መንግሥቱ አምባገነናዊ ተብሎ ይቆጠራል። ^ \"Discontent over Sudan census\"."} {"id": "11363", "contents": "ማዴ ወይም ማዳይ (ዕብራይስጥ፦ מדי /ማዳይ/፤ ግሪክ፦ Μηδος /ሜዶስ/) በኦሪት ዘፍጥረት 10 መሠረት የያፌት ልጅና ከኖህ 16 ልጅ ልጆች አንዱ ነው። በዮሴፉስና በሌሎች የድሮ ጸሐፊዎች ዘንድ፣ ማዴ በስሜን-ምዕራብ ፋርስ የኖሩት የሜዶን ሰዎች (ወይም «ሜዴስ») አባት ነበረ። በግሪክ «ሜዶን» የተባለው ሕዝብ በአሦርኛና በዕብራይስጥ «ማዳይ» ይባል ነበርና። እንዲሁም ዛሬ በአካባቢ የሚኖሩት ኩርዶች እስካሁን ከሜዶን ሰዎችና ከማዳይ እንደተወለዱ ይላሉ። ሜዶን ከ700 ዓክልበ."} {"id": "11459", "contents": "እድሪስ ዴቢ ኢትኖ 4ኛው የቻድ ፕሬዚዳንት ናቸው። 1990-2021"} {"id": "38615", "contents": "እሊዳር (ወረዳ) በአፋር ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "38627", "contents": "ፉርሲ በአፋር ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "11804", "contents": "ወንድወሰን ማለት የወንዶች ስም ነው።"} {"id": "1832", "contents": "የሱመር ከተማ ላጋሽ አለቃ ኡሩካጊና በ2093 ዓክልበ. ያሕል ያዋጀ ሕገ ፍትሕ በታሪካዊ መዝገብ እስከምናውቀው ድረስ መጀመርያ የሕገ መንግሥት ሰነድ ነው። ሰነዱ እራሱ ገና አልተገኘም፤ ነገር ግን ለዜጎቹ አንዳንድ መብት እንደ ፈቀደላቸው ይታወቃል። ለምሳሌ ለመበለትና ለደሀ አደጎች ቀረጥ እንዳስቀረላቸው ድሆችንም ከሃብታሞች አራጣ እንደጠበቃቸው ይታወቃል። ከዚህ በኋላ ብዙ መንግሥታት በተጻፈ ሕግ እንዲገዙ ልዩ ስርዓት ነበራቸው። ከተገኙት ሕግጋት ሁሉ ጥንታዊ የሆነው በ1983 ዓክልበ. የገዙ የኡር ንጉሥ የኡር-ናሙ ሕግጋት ነው። በተለይ ዕውቅ የሆኑ የጥንት መንግሥት ሕጎች የኢሲን ንጉሥ ሊፒት-እሽታር ሕግጋት (1832 ዓክልበ.) ፤ የኤሽኑና ሕግጋት (ምናልባት 1775 ዓክልበ. ግድም)፤ የባቢሎን ንጉሥ ሃሙራቢ ሕግጋት (1704 ዓክልበ.) እና፤ ሕገ ሙሴ ለእስራኤል (1661 ዓክልበ.) ናቸው። ሕገ ሙሴ በተለይ በኦሪት ዘጸአት 21 እና 22 ያህዌ አስተካክሎ ከነዚህ ሁሉ የተሻሸሉት ብያኔዎች ይጠቅልላል። በኋላ ኬጢያውያን (1488 ዓክልበ. ግድም) እና አሦር (1080 ዓክልበ. ግድም) በበኩላቸው ለራሳቸው ሕግጋት አወጡ። በ628 ዓክልበ.፣ ድራኮ የሚባል ጸሃፊ የአቴና ከተማ ሕግጋት ጻፈ፤ ይህም ሕግ እጅግ ጨካኝ ሆኖ ይሙት በቃ ለማንኛውም ጥፋት ወሰነ። በ600 ዓክልበ.፣ የአቴና አለቃ ሶሎን አዲስ ሕገ መንግሥት ፈጠረ። የሰራተኞች ሸክም አቀለለ፣ ነገር ግን ባላባትነት በልደት ሳይሆን በንብረት ብዛት እንዲቈጠር አስደረገ። ክሊስቴኔስ እንደገና በ516 ዓክልበ."} {"id": "11717", "contents": "ጥቅምት ፮ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፴፮ኛው ዕለት እና የመፀው ፲፩ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በዘመነ ሉቃስ ፫፻፴ ዕለታት ሲቀሩ፤ በዘመነ ዮሐንስ ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፫፻፳፱ ዕለታት ይቀራሉ። በአሜሪካ ይኼ ቀን የዐለቃዎች ቀን (boss’s day) በመባል የተሰየመ ሲሆን፤ ሥራ መያዝንና ሥራ ላይ መሆንን የማክበሪያ ቀን ነው። ፲፱፻፶፯ ዓ/ም - የቻይና ሕዝባዊ ሬፑብሊክ የመጀመሪያዋን አቶሚክ ቦንብ አፈነዳች። ፲፱፻፷፫ ዓ/ም - በጋማል አብደል ናስር ሞት ምክንያት በግብጽ አንዋር ሳዳት የአገሪቱ ፫ኛ ፕሬዚዳንት ሆኑ። ፲፱፻፷፯ ዓ/ም - የዋቢ ሸበሌ ሆቴል ድርጅት በደርግ መንግሥት ተወረሰ። ፲፱፻፸፩ ዓ/ም - በቫቲካን የተሰበሰቡ የዓለም ካቶሊካዊ ሊቀ ጳጳሳት፣ በ ፬፻ ዓመታት ለመጀመሪያ ጊዜ፣ ጣሊያናዊ ያልሆኑትን በ ፖላንድ የክራካው ካርዲናል የነበሩትን ካሮል ዮሴፍ ቮይትዋን ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት (ፖፕ) በማድረግ መረጡአቸው። ዳግማዊ ዮሐንስ ጳውሎስ በተመረጡ በ ፴፫ ቀናቸው በድንገት በሞት የተለዩትን የሮማ ካቶሊክ ቤተ ክርስቲያን ጳጳስ ቀዳማዊ ዮሐንስ ጳውሎስን በመተካት ፪፻፷፬ናው ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ሆነዋል። ፲፱፻፸፯ ዓ/ም - በአንግሊካን ቤተ ክርስቲያን የኬፕ ታውን ሊቀ ጳጳስ የነበሩት ደቡብ አፍሪቃዊው ዴዝሞንድ ቱቱ የ ኖቤል ሰላማዊ ሽልማት ተቀባይነታቸው ይፋ ተደረገ። ፲፱፻፹፮ ዓ/ም - ኦማር ሀሳን አህመድ አል-በሽር የሱዳን ፕሬዚዳንት ሆኑ። ፲፰፻፸፱ ዓ/ም - የእስራኤል የመጀመሪያው ጠቅላይ ሚኒስቴር እንዲሁም የመከላከያ ሚኒስቴር በመሆን ያገለገሉት ዴቪድ ግሪን ወይም ዴቪድ ቤንጎርዮን ተወለዱ። ፲፯፻፹፮ ዓ/ም - በፈረንሳይ አብዮት የ ንጉሡ የሉዊ ፲፮ኛ ሚስት ንግሥት ማሪ አንቷኔት አንገቷን በመቆረጥ ተሰዋች። ፲፱፻፸፬ ዓ/ም - ስመ ጥሩው የእስራኤል ጄኔራል፤ እንዲሁም በአገሪቱ የመከላከያ ሚንስቴርነት እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴርነት ማዕረግ የበቁት ሞሼ ዳያን በተወለዱ በ፶፮ ዓመታቸው በሞት ተለዩ። (እንግሊዝኛ) http://en.wikipedia.org/wiki/October_16 {{en]] P.R.O., FCO 371/1829 - ANNUAL REVIEW FOR ETHIOPIA FOR 1974"} {"id": "11741", "contents": "ፍቅረ ሥላሴ ወግደረስ ከደርግ መሥራች አባሎች አንዱና ባንድ ወቅት ጠቅላይ ሚኒስትር የነበሩ የኢትዮጵያ ፖለቲካ ሰው ነበሩ። ከፍተኛ የደርግ ቁንጮ ከመሆናቸው በፊት ፍቅረ ሥላሴ ወግድረስ በአየር ሃይል መኮነን የነበሩ ሲሆን ኢሕአዴግ አገሪቱን ከተቆጣጠረበት ጊዜ አንስቶ እስከ መስከረም 24 2004 ዓም በእስር ቆይተዋል። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "1976", "contents": "ኡድሙርቲያ በሩሲያ ውስጥ የሚገኝ ክፍላገር («ሪፐብሊክ») ነው። በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ Category:Udmurtia የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ።"} {"id": "1988", "contents": "ኬሚስትሪ ወይም የጥንተ-ንጥር ጥናት የቁሶችን አሰራር እና ጸባይ ያጠናል። የ«ኬሚስትሪ» ስም የሚመጣ ከእንግሊዝኛ ሲሆን እሱ የተወለደ ከ1700 ዓ.ም. አካባቢ በፊት «አልኬሚ» ከተባለ ሌላ ጥናት ነበር። ይህም አልኬሚ ዋና ዒላማ ብረት ወደ ወርቅ ለመቀየር ነበር። የማይቻል ምኞት እንደ ነበር የዛኔ ተገነዘበ። አልኬሚ የሠራ ሰው 'አልኬሚስት' ተባለ ወይም በአጭሩ 'ኬሚስት'። በኋላ ትውልድ የኬሚስት ሥራ 'ኬሚስትሪ' ተባለ። የ«አልኬሚ» ስም ደግሞ የወጣ ከዓረብኛ «አል-ኪሚያ» (الكيمياء ወይም الخيمياء) ማለት «የመቀየር ጥበብ» ሲሆን የዚህ ቃል መነሻ በእርግጠኝነት አይታወቅም። ወይም ከግሪክ «ቄሜያ» (χημεία, ቀላጭ ብረታብረት) ወይም ከግብጽ ዱሮ ስም «ከመት» («የከመት ጥበብ» ለማለት) ሊሆን ይችላል። እንዲሁም በእንግሊዝኛ chemical ኬሚካል የሚለው ቃል ድምጽ ኃይል ከ«ኬሚስትሪ» ሲሆን፣ በዐማርኛ «ጥንተ ንጥር» መባሉ ከግዕዝ ነው። «ንጥር» ማለት የተነጠረ ወይም የተጠራ እንደ ንጥር ቅቤ ቢሆን ፅንሰ ሀሣቡ ከነጥሮን (ሶዲየም ከሰላ ወይም አምቦ አመድ) ጋር፣ በግሪክም /ኒትሮን/፣ ዓረብኛ /ናጥሩን/፣ ዕብራይስጥ /ኔቴር/፣ ግብጽኛ /ነቸሪት/ («የአምላክ») እንደ ተዛመደ ይታሥባል። 'ፔሪዮዳዊ ሢስተም'ክፍለ ጊዜአውዊ ስርአቱ ባምርኛ period የሚለውን´ ጴር ዮድ´ ተብሎ ማድመጽ ዪቻል ይሆን ?"} {"id": "13064", "contents": "ጁን (እንግሊዝኛ: June) በጎርጎርያን ካሌንዳር ውስጥ ስድስተኛው ወር ነው። በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር ይህ ወር የግንቦት መጨረቫና የሰኔ መጀመርያ ነው።"} {"id": "50315", "contents": "ዳው ዴ ጂንግ (ቻይንኛ፦ 道德經 «የምግባር መንገድ ጽሑፍ») በ540 ዓክልበ. ገደማ በቻይናው ፈላስፋ ላው ድዙ የተጻፈ የእምነትና የፍልስፍና ጽሑፍ ነው። ይህ መጽሐፍ የዳዊስም ሃይማኖት መሠረት ሆኗል። የጽሑፉ መጀመርያ ዓረፍተ ነገሮች በተለይ ዝነኛ ናቸው፦ 道可道,非恆道;名可名,非恆名。 በፑቶንግኋ ዘመናዊ ቻይንኛ፦ «ዳው ኬ ዳው ፈይቻንግ ዳው። ሚንግ ኬ ሚንግ ፈይቻንግ ሚንግ።» በጥንታዊ ቻይንኛ እንደሚታሰብ፦ «ክሉሕ ኻሕ ሉሕ ፑዊ ገንግ ክሉሕ። መንግ ኻሕ መንግ ፑዊ ገንግ መንግ።» ትርጉም፦ «የዘላለሙ መንገድ ሊነገር የሚችል መንገድ አይደለም። የዘላለሙ ስም ሊሰየም የሚችል ስም አይደለም።» በተረፈ የጽሑፉ ሌላ ታዋቂ ፍሬ ነገር (ምዕራፍ 67) እንዲህ ይላል፦ «ሦስት ውድ ሀብቶች በውስጤ ምንጊዜም አሉኝ። መጀመርያው ምኅረት፣ ሁለተኛው ቁጠባ፣ ሦስተኛውም የዓለም ቀዳሚ ለመሆን አለመድፈር (ትሕትና)።» ተመሳሳይ ትምህርት አስቀድሞ ለእስራኤል ነቢይ ሚክያስ (700 ዓክልበ. ግድም) በትንቢተ ሚክያስ 6:8 ተሰጠ፤ «እግዚአብሔርም ከአንተ ዘንድ የሚሻው ምንድር ነው? ፍርድን ታደርግ ዘንድ፣ ምሕረትንም ትወድድ ዘንድ፣ ከአምላክህም ጋር በትሕትና ትሄድ ዘንድ አይደለምን?»። http://skymon.binoniq.net/2020/03/31 https://archive.org/details/20200331_20200331_1659/mode/2up"} {"id": "50327", "contents": "ቸዋሲ ቸዋሲ ኪ/ምህረት በአማራ ክልል አዊ ዞን ከፋግታ ለኮማ ወረዳ ከአ/ቅዳም በደቡብ-ምሥራቅ አቅጣጫ 9.5 ኪ.ሜ ርቀት ላይ የምትገኝ ልዩ የቀበሌ ሥፍራ ነች።"} {"id": "50345", "contents": "ከፍታ=1357 ማትር(4500ጫማ) ሕዝብ_ጠቅላላ=208 ህዝብ በግምት የሕዝብ_ጥግግት=2.5 ህዝብ ስፋት=250 ስኩዊር ኪ.ሜ የአይር ሁኔታ=ወይና ዳጋ የቦታ አቀማመጥ=ተራራማ የሕዝብ አሰፋፈር=የተራራቀ ቸዋሲ ቸዋሲ ኪ/ምህረት በአማራ ክልል አዊ ዞን ከ[ፋግታ ለኮማ] ወረዳ ከአ/ቅዳም በደቡብ-ምሥራቅ አቅጣጫ 9.5 ኪ.ሜ ርቀት ላይ የምትገኝ ልዩ የቀበሌ ሥፍራ ነች።"} {"id": "2264", "contents": "ሆልብሩክ (እንግሊዘኛ: Holbrook) በናቫሖ ካውንቲ፥ አሪዞና፥ ዩናይትድ ስቴትስ የሚገኝ ከተማ ነው። በ2000 እ.ኤ.አ. የከተማው የሕዝብ ብዛት 4,917 ነበር። ከተማው የናቫሖ ካውንቲ መቀመጫ ነው። ሆልብሩክ በ34°54'26\" ሰሜን እና 110°9'46\" ምዕራብ ይገኛል። 40.0 ካሬ ኪ.ሜ. ቦታ ሲሸፍን ከዚህ ውስጥም ምንም ቦታ ውሃ አልሸፈነም። በ2000 እ.ኤ.አ. 4,917 ሰዎች ፣ 1,626 ቤቶች እና 1,195 ቤተሰቦች በከተማው ይገኛሉ። የሕዝብ ስርጭት 122.9 በ1 ካሬ ኪ.ሜ. ነው።"} {"id": "14744", "contents": "መስከረም ፴ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የመጀመሪያ ወር መደምደሚያ እና የዓመቱ ፴ኛው ዕለት ሲሆን፣ የመፀው ወቅት ፭ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በዘመነ ሉቃስ ፫፻፴፮ ዕለታት ሲቀሩ፤ በዘመነ ዮሐንስ ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፫፻፴፭ ዕለታት ይቀራሉ። ፮፻፸፫ ዓ/ም የቀሊፋ ቀዳማዊ ያዚድ ወታደሮች በካርባላ ጦርነት ላይ የነቢዩ ሞሐመድን የልጅ ልጅ የአሊ ልጅ ሁሴንን አንገቱን በመቁረጥ ሰውት። ሺአቶች ዕለቱን በሐዘን ያስቡታል፡፡ ፲፰፻፷ ዓ/ም - ዓፄ ቴዎድሮስ ርዕሰ ከተማቸው ያደረጓትን ደብረ ታቦር ካቃጠሉ በኋላ አውሮፓውያን ሠራተኞቻቸውን እና ሠራዊታቸውን አስከትለው ጉዟቸውን ወደ መቅደላ ምሽግ ጀመሩ። ፲፱፻፶ ዓ/ም የጋናው የገንዘብ ሚኒስትር ኮምላ አግቤሊ ግብዴማ፣ በዘረኛነት ጥላቻ ምክንያት በዴላዌር ምግብ ቤት መስተንግዶ በመነፈጋቸው፣ የአሜሪካው ፕሬዚደንት ድዋይት አይዘንሃወር ይቅርታ ጠየቋቸው። ፲፱፻፶፯ ዓ/ም ቶክዮ፣ ጃፓን ላይ የተካሄደው የበጋ ኦሊምፒክ ውድድር መክፈቻ ስርዓት ለመጀመሪያ ጊዜ በሳተላይት ተሰራጨ። ፲፱፻፸፫ ዓ/ም ሁለት ትላልቅ የመሬት እንቅጥቅጥ ነውጦች ኤል አስናም በምትባለዋ የሰሜናዊ አልጄሪያ ከተማ ላይ የ፳ ሺህ ሰዎችን ነፍስ ጥፋትና የብዙ ሺህ ሰዎችን የአካል ጉዳት አስከተሉ። ፲፱፻፺፰ አገራቸውን ዩጋንዳ፣ መጀመሪያ ወደነጻነትና በጄኔራል ኢዲ አሚን መፈንቅለ መንግሥት እስከወደቁ ጊዜ ድረስ በቀዳማዊ ሚንስትርነት፤ ከአሚን ውድቀት በኋላ ለሁለተኛ ጊዜ በመፈንቅለ መንግሥት እስከተሰደዱ ድረስ ያገለገሉት አፖሎ ሚልተን ኦቦቴ ጆሃንስበርግ ላይ አረፉ:: (እንግሊዝኛ) http://news.bbc.co.uk/onthisday/hi/dates/stories/october/10/ (እንግሊዝኛ)Markham, Clements R., A History of the Abyssinian Expedition, London Macmillan and Co. (1869) (እንግሊዝኛ) http://www.answers.com/topic/milton-obote"} {"id": "13148", "contents": "ፓትሪያርክ የቤተ ክርስቲያን አገልጋይ ሲሆኑ ከጵጵስና በሆዋላ የሚመጣ ማዕረግ ነው። : ይህ ፡ አጭር ፡ ሃይማኖት ፡ ነክ ፡ ጽሑፍ ፡ መሠረት ፡ ወይም ፡ መዋቅር ፡ ነው። እርስዎ ፡ ሊያስፋፉት ፡ ይችላሉ!"} {"id": "50453", "contents": "ቅዱስ ቂርቆስ (በእንግሊዘኛ :Cyricus) (በአራማይክ : ܡܪܝ ܩܘܪܝܩܘܣ ܣܗܕܐ‎ Mar Quriaqos Sahada ፤ በተጨማሪ Quiricus Cyriacus Quiriac) ሀገሩ ሮም አንጌቤን ነው ። አባቱ ቆዝሞስ ይባላል ። እናቱ ቅድስት እያሉጣ (በእንግሊዘኛ : Julitta) (በግሪክ: ουλίττα) (በአራማይክ ܝܘܠܝܛܐ‎, : Yolitha) በትውልዷ ከአዝማደ ነገሥት ነች ። እኒህ ሁለት ሰማዕታት የእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያምና የልጇ የኢየሱስ ክርስቶስ ምሳሌ ናቸው። የሚታወቁበትም ታሪካቸው እንደሚከተለው ነው ። ዲዮቅልጥያኖስ በነገሠ በ፳ኛው ዓመት በአባ ባጋግዮስ ምክኒያት \"የጣዖታት ቤቶች ሁሉ ይከፈቱ ፣ ቤተክርስቲያኖች ሁሉ ይዘጉ\" ብሎ በ፫፻፫ ዓ ም አወጀ ። በዚህ ጊዜ እኩሌቶቹ ተሰደዱ ቅድስት እያሉጣም ልጇ የ፫ ዓመት ሕፃን ነበረና ለርሱ ብላ ከሁለት አገልጋዮችዋ ጋር ሆና ወደ ኢቆንዮን ሸሸች ። የዚችም ሀገር ክርስቲያኖች የባሰ ስቃይ ውስጥ ነበሩ ። መስፍነ ብሔሩ እስክንድሮስም ፣ ክርስቶስን ካጂ ለጣዖት ስገጂ አላት ። እሷም ዓይን እያለው የማያይ ጆሮ እያለው ለማይሰማ በቃልህ አዘህ በእጅህ ሠርተህ ላቆምከው ምስል አልሰግድም አለች ። አይሆንም ካልሽማ በሰይፍ ትቀጫለሽ ብሎ አስፈራራት ። እስኪ ይህንን ሕፃን ጠይቀው አለችው ። አንተ ሕፃን ወርቅ እሰጥሀለሁ ለዚህ ጣዖት ስገድ አለው ። መንፈስ ቅዱስ አድሮበታልና ፣ ራሳቸውን እንኳን ማዳን ለማይችሉ ርኩሳን ጣዖታትህ አልሰግድም አለው ። እንዲህም በመለሰለት ጊዜ ተበሳጭቶ በብረት ጋን ውሀ አፍልታቹህ ከዚያ ውስጥ ጣሏቸው አለ ታዛዦቹም በብረት ጋን ውሀ አፈሉ ድምፁም እንደ ክረምት ነጎድጉዋድ ፵፪ ምዕራፍ ድረስ ይሰማ ነበር ። ሊከቷቸውም ሲወስዱዋቸው እያሉጣ ልቧ በፍርሀት ታወከ ቂርቆስ ግን ፍርሀቷን አርቅላት እያለ ይጸልይላት እሷንም \"ሁለተኛ ሞት አያገኘንምና እናቴ ሆይ በርቺ ጨክኚ በዚያውስ ላይ አናንያ አዛርያ ሚሳኤልን ያዳነ አምላካችን እኛንስ ያድነን የለምን\" እያለ እያጽናናት ልብሷን እየጎተተ ከእሳቱ ቀረቡ ከዚህም በኋላ እሷም ጨክና በፍፁም ልብ ሆነው ተያይዘው ከፈላው ውኃ ውስጥ ገብተዋል ።\" በዚህም ጊዜም ከዐላውያን ነገሥታት ከዐላውያን መናፍስት ቀርበው የመሰከሩለት በስሙ መከራ የተቀበሉለት ጌታ መድኃኒታች ኢየሱስ ክርስቶስ ሊቀ መላዕክት ቅዱስ ገብርኤልን ልኮ በበትረ መስቀሉ እሳቱን አጥፍቶ የፈላውን ውኃ አቀዝቅዞ አውጥቷቸዋል ። በወጡም ጊዜ ልብሳቸው ሳይለበለብ ሰውነታቸው ሳይሸበሸብ ቢያዩ ከአሕዛብ ብዙዎቹ አምነው አንገታቸውን ለስለት ሰጥተው በሰማዕትነት ዐርፈዋል ። ከመዝገበ ታሪክ በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ Christianity የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ። ማርያም"} {"id": "13178", "contents": "ሶስት ማእዘን ከሶስት ቀጥተኛ መስመርና ከ3 ማእዘናዊ ነጥቦች የሚሰራ ጂዎሜትሪ ምስል ነው። (ይህ ትምህርት ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "2486", "contents": "1994 አመተ ምኅረት መስከረም 1 ቀን - አራት አውሮፕላኖች በአረብ ተዋጊዎች ተሰርቀው በአለም ንግድ ሕንጻና በፔንታጎን ተጋጭተው 3000 ያህል ሰዎች ተገደሉ። ሐምሌ 2 ቀን - የአፍሪቃ አንድነት ድርጅት ተፈትቶ በአፍሪካ ኅብረት ተተካ። ነሐሴ 4 ቀን - የሳምንት ቀኖችና የወር ስሞች ሁሉ በቱርክመንኛ እንደ ቱርክመኒስታን መሪ አቶ ሳፓርሙራት ኒያዞቭ \"ሩህናማ\" የሚባል ይፋዊ መጽሐፍ ፍልስፍና በአዋጅ ተቀየሩ። ነሐሴ 20 ቀን - የምድር ጉባኤ ስብሰባ በጆሃነስበርግ ደቡብ አፍሪቃ ጀመረ። ጳጉሜ 5 ቀን - ገለልተኛ አገር የሆነ ስዊስ በመጨረሻ የተባበሩት መንግስታት አባል ሆነ። እስከ ታኅሣሥ 22 ቀን 1994 ድረስ = 2001 እ.ኤ.አ. ከታኅሣሥ 23 ቀን 1994 ጀምሮ = 2002 እ.ኤ.አ."} {"id": "50591", "contents": "ቅዱስ ኮላፈን (በላቲን præputium ወይም prepucium), በክርስቶስ ግርዛት የተገኘ ኮላፈን ነው። በተለያዩ ግዝያት የተለያዩ በአውሮፓ ውስጥ የሚገኙ አብያተ ክርስቲያናት ውስጥ ተቀምጦ ይገኝ ነበር። ኮላፈኑ የተለያዩ ተአምራትን አድርጓል ተብሎ ይታመናል። በአይሁዳዊያን ሕግጋት መሰረት ሁሉም ወንድ ልጆች በተወለዱ በስምንተኛ ቀናቸው ይገረዛሉ። ይህ ባህል አሁንም በተለያዩ የክርስትና አማኝ አብያተ ክርስቲያናት ዘንድ በጃኑዋሪ 1 ይከበራል። ስለኮላፈኑ በመጀመሪያ የተጻፈው በArabic Infancy Gospel ሁለተኛ ምዕራፍ ውስጥ ሲሆን፣ በመጽሃፉ ውስጥም ክርስቶስ በዋሻ ውስጥ እንደተገረዘ፣ አንዲት አሮጊት ሴትዮ በወይራ ቅባት ነከራ ሳጥን በእንዳስቀመጠችው እና መድሃኒት ቀማሚ ልጇም ቅባቱን በ300 ዲናር ለማሪያም መቅደላዊት እንደሸጠው ተጽፏል። በዚህ ቅባት ደግሞ እርሷ የእየሱስ ክርስቶስ እግሮችን በፀጉሯ ማጠቧን ይገልጻል። ኮላፈኑ በመካከለኛ ዘመን ፣ አጼ ቻርላሜን ለጳጳስ ሊዮ ሶስተኛው እንደሰጡ እና ጳጳሱ ኮላፈኑን በወርቅ ሳጥን ውስጥ በChapel of St. Lawrence በተባለ ቤተ ክርስቲያን ውስጥ ማስቀመጣቸውን Descriptio laternansis Ecclesia ይናገራል።"} {"id": "50615", "contents": "ኪርጊዝ ኤኮኖሚክ ዩኒቨርሲቲ (Kyrgyz Economic University) በ ቢሽኬክ፣ ኪርጊዝስታን የሚገኝ ዩኒቨርሲቲ ነው።. የተመሰረተው በ1953 እ.ኤ.አ. ነው ። መምሪያ የኤኮኖሚ የሚሰጡዋቸውን የዓለም ኢኮኖሚ ዲፓርትምንት ኦፍ ፋይናንስ እና የገንዘብ ቁጥጥር ዲፓርትምንት ኦፍ አካውንቲንግ, ትንተና እና ቅድሚያ ዲፓርትመንት የቱሪዝም, ነፃ እና ዓይነቶች ዲፓርትምንት ኦፍ የተተገበሩ informatics ዲፓርትምንት ኦፍ ሳይንስ ምርቶች ወደ expertise ነው ምርቶች እና በዳግም ዲፓርትመንት ጋር ይገናኛሉ ስልቶች ውስጥ ኤኮኖሚክስ ዲፓርትምንት ኦፍ ስቴት እና አዲስ አበባ ዲፓርትምንት ኦፍ የውጭ ቋንቋዎች ዲፓርትምንት ኦፍ ፍልስፍና እና ማህበራዊ ሳይንስ ኮሌጅ ዲፓርትምንት ኦፍ ኤኮኖሚክስ, ማኔጅመንት እና ግብይት ዲፓርትምንት ኦፍ የባንክ እና ኢንሹራንስ"} {"id": "50633", "contents": "አንዤሊና ቭዋጥካ (ዩክራይንኛ፦ Анжеліна Швачка) (1971 እ.ኤ.አ.፣ ክራስኖዳር፣ ሶቪዬት_ሕብረት) የዩክሬን ኦፔራ ዘፋኝ ነች።"} {"id": "12626", "contents": "ቴክኖሎጂ የመሳሪያዎች አጠቃቀም እውቀት ወይም ዘዴ እና ጥበብ ወይም መሳሪያዎችን (እቃዎች ወይም ልብሶች ሊሆኑ ይችላሉ) የማደራጀት እና የማምረት መንገድ ነው። የፈጠራዎች ታሪክ ሥልጣኔ"} {"id": "12662", "contents": "ለፊደሉ፣ ገምልን ይዩ። ግመል ሙሉ ጣት ሸሆኔ ካላቸው እንስሳ የሚመደብ ለማዳ የቤት እንስሳ ወገን ነው። በዋነኛነት ጀርባው ላይ ባለው በስብ የተሞላ አካል (ሻኛ) ይታወቃል። ይህ ሻኛ የአረቦች ግመል በሚባለው ዝርያ ላይ አንድ ብቻ ሲሆን፣ ሌላው ዝርያ በሰሜን ምስራቅ እስያ የሚገኘው ባክትሪያን ግመል ደግሞ ሁለት ነው። በአብዛኛው ደረቅ በረሀ ለመኖር የሚመቻቸው ሲሆን በብዛት በምዕራብ እስያ፣ በመካከለኛው እና በምስራቅ እስያ ይገኛሉ። የሠው ልጅ የሚያለምዳቸው ለወተት ምርት፣ ለስጋ፣ ለግመል ጽጉር ልብስ (በተለይ ከባክትሪያን ግመል) እንዲሁም አልፎ አልፎ ለመጓጓዣ ስለሚጠቅሙ ነው። የግመል ወተት በብዙ አገራት ይገዛልና ይጠጣል። በአረቢያ፣ ዩናይትድ ኪንግደም፣ ሶማሊያ፣ ሞሪታኒያና አሜሪካ በሱቅ ይሸጣል። የግመል ወተት የሚያስገኙ ዋና አገራት ሶማሊያ፣ ኬንያ፣ ማሊ፣ ኢትዮጵያ፣ ኒጄር፣ ሳዑዲ አረቢያ፣ እና ሱዳን ናቸው። የግመል ሥጋ ደግሞ ለብዙ አገራት ምግብነት ከፍ ያለ ዋጋ አለው። በተለይ የግመል ሥጋ የሚበላው በኤርትራ፣ ኢትዮጵያ፣ ሶማሊያ፣ ጂቡቲ፣ ሱዳን፣ ግብጽ፣ ሊብያ፣ ሶርያ፣ አረቢያና ካዛክስታን ይበላል።"} {"id": "12674", "contents": "ሰማያዊ አካላት በሠማይ (ጠፈር) ላይ የሚገኙ ተፈጥሮአዊ አካላት ናቸው። እነዚህም ፕላኔቶች፣ ሳተላይቶች፣ ሚትዮሮች፣ ከዋክብት፣ ኮሜቶች እና የመሣሰሉት ናቸው። (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "13412", "contents": "ሬድየስ ማለት የክብ ወገብ ግማሽ ማለት ነው።"} {"id": "3236", "contents": "ማይጨው (ትግርኛ ) በስሜን ኢትዮጵያ ያለች ታሪካዊ ከተማ ናት። ከአዲስ አበባ 665 ኪሎ ሜትር ወደ ስሜን በአዲስ አበባ-መቐለ መንገድ በትግራይ ክልል ደቡባዊ ክፍል ስትገኝ ኬክሮሷና ኬንትሮሷ 12°47′ ሰሜን ኬክሮስ እና 39°32′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ከፍታዋም 2,479 ሜትር ነው። በ1997 ዓ.ም. ከማዕከላዊ ስታቲስቲክስ ኤጀንሲ በቀረበው ቁጥር መሠረት የማይጨው ጠቅላላ ሕዝብ ቁጥር 34,379 ሰዎች እንደ ነበር ይገመታል። ከነዚህም 16,702 ወንዶችና 17,222 ሴቶች ነበሩ። በ1984 ብሄራዊ ቆጠራ ግን 19,757 ኗሪዎች ነበሩ። በማይጨው አካባቢ ግጥሚያ በመጋቢት 22 ቀን 1928 ዓ.ም. በጣልያን ጦርነት ጊዜ የፋሺስት ሃያላት በመሳርያዎች ምክንያት ድል አድርገው ወደ አዲስ አበባ ቀረቡ። በጦርነቱም የተሰውት አርበኞች አባቶች አፅም በከተማዋ ደቡባዊ ክፍል በሚገኘው ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስትያን በተዘጋጀላቸው ቦታ በክብር አርፎ ይገኛል፡፡ በተጨማሪም መሬት ለኣራሹ (የኢትየጵያ ተማሪዎች አመፅ) መሪ እና የወቅቱ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሰቲ የተማሪዎች ፕሬዚደንት የነበረው በዘውዳዊ ስርዓት ታጣቂዎች የተገደለው ጥላሁን ይግዛው መቃብር በከተማዋ በሚገኘው ቅድስት ማርያም ቤተ ክርስትያን (ማርያም ሕዝባ) ላይ ይገኛል፡፡ በከተማዋ ካሉት የመንግስት ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት መካከል ራያ ዩኒቨርሲቲ፣ አንጋፋው ማይጨው ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ፣ ጥላሁን ግዛው ቴክኒክ ኮሌጅ እና ማይጨው እርሻ ኮሌጅ ይጠቀሳሉ፡፡ ራያ ቢራ ፋብሪካ እና ማይጨው ፓርቲክል ቦርድ (ችፑድ ፋብሪካ) በከተማዋ ይገኛሉ፡፡ በአጠቃላይ ከተማዋ በኢትዮጵያ ካሉ ለኑሮ አመቺ ከሆኑሞ ም ር ጥ አካባቢዎች መካከል ትጠቀሳለች፡፡ የሃይለ ሓጎስ እና የሓማሴን ሓድገምበስ የትውልድ አገር ነች"} {"id": "50747", "contents": ""} {"id": "50795", "contents": "ሲየፍሪድ እና ሮይ ከነጭ አንበሶችና ከነጭ ነብር ጋር በመሆናቸው የሚታወቁ የጀርመን-አሜሪካውያን አስማተኞች እና አስማተኞች ነበሩ ፡፡ ሲይፈሪድ ፍስቺባከር (እ.ኤ.አ. ሰኔ 13 ቀን 1939 የተወለደው) እና ሮይ ቀንድ (ኡዌ ሉድቪግ ቀንድ እ.ኤ.አ. ጥቅምት 3 ቀን 1944 – እ.ኤ.አ. ግንቦት 8 ቀን 2020) ነበር ፡፡ (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "13052", "contents": "ኢትዮጵያ ውስጥ የሚሰራ የምግብ አይነት ሲሆን፣ የሚሰራውም ከስጋ ነው።"} {"id": "50825", "contents": "አለም አቀፍ የሰብእዊ መብቶች ድንጋጌ መንደርደሪያ • የመላውን የሰው ዘር ተፈጥሮእዊ ክብር እንዲሁም የማይገሰሱ እና እኩል የሆኑ መብቶች ማክበርና እውቅና መስጠት ለዓላማችን ሰላም ፍትህና ነጻነት ዋና መሰረት በመሆኑ፤ • የሰብእዊ መብቶች ጥሰትና አለመከበር አሰቃቂ ለሆኑና ለህሊናም ዘግናኝ ለሆኑ ተግባራት መንሰኤ ሆኖአል። ይህንንም ተከትሎ ሁሉም የሰው ልጆች የንግግርና የዕምነት ነጻነቶችን በሚቀዳጁበት እንዲሁም ከፍርሃት ነጻ ሆነው የሚኖሩበት የአለም አኗኗር ስርእት አሙን መሆን የአያንዳንዱ ሰው ተቀዳሚ ምኞት በመሆኑ፤ • የሰው ልጅ አምባገነናዊነትንና ጭቆናን ለማስወገድ አመጽን እንደ እማራጭ እንዳይወስድ ሰብእዊ መብቶች በህግ የበላይነት መጠበቅ ስለሚገባቸው፤ 1."} {"id": "50831", "contents": "ለማንነትህ ትርጉም ይኑርህ እኔ ቆይ ማን ነኝ። እኔ እኮ ምንም የማልጠቅም ከንቱ ፍጡር ነኝ። ለምን ተፈጠርኩ ባልፈጠር ይሻለኝ ነበር ፈጣሪዬ ሆይ ውሰደኝ ።የሚሉ ሰዎች ለማንነታቸው ፈፅሞ ትርጉም ያጡ ሰዎች ናቸው ። ወደ ፈጣሪ ማቃናት የኢትዮያም ሆነ የኢትዮጵያውያን ባህላችን ነው። ወደ ፈጣሪ መጮህና ማማረር በጣም የተለያዩ ናቸው። ወደ ፈጣሪ መጮህ ማለት አንድን ነገር ለፈጣሪ መንገር ሲሆን ማማረር ግን ከፈጣሪ ጋር እስከመጣላት ሁላ የሚያደርስ መጥፎ ምግባር ነው። ስለዚህ እኔ የተፈጠርኩት ለዚህች ምድር ታላቅ ገፀ በረከት በውስጤ ከተተከለ በኋላ ነው ። ብለን በማመን የሌለንን ከመፈለግ እኔ ምን አለኝ ብሎ ባለን ነገር ላይ መደሰት መቻል አለብን ማለት ነው። ማወቅን አውቃለው ብዙ ተምሪያለው ማንም ይበልጠኛል ማንንም በልጣለው።"} {"id": "13790", "contents": "የቅዱስ ፔትሮኒዮስ ሐውልት (1494–1495) የተሰራው በማይክል አንጄሎ ቡናሮቲ ነው ከእምነ በረድ ቁመቱም 64 ሴ/ሚ ነው። አሁን የሚገኘው በሳን ዶሜኒኮ ቤተ ክርስቲያን በቦሎኛ ጣልያን ነው። ስሙም ቅዱስ ፔትሮኒዮስ የቦሎኛ ጳጳጽ ነበር።"} {"id": "13796", "contents": "ነሐሴ ፮ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፫፻፴፮ ኛው ዕለት ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በዘመነ ሉቃስ ፴ ዕለታት ሲቀሩ፤ በዘመነ ማቴዎስ፤ ማርቆስ እና ዮሐንስ ደግሞ ፳፴፩፱ ዕለታት ይቀራሉ። ነሐሴ ፮ የዓለም ዓቀፍ የግራኞች ቀን በመባል ከዓለም ጠቅላላ ሕዝብ ቁጥር ከሰባት እስከ አስር በመቶ ይሆናሉ ተብለው የሚገመቱት ግራኞች የሚገጥሟቸውን ዕለታዊ ችግሮችን ለማስታወስ በ፲፱፻፷፰ ዓ/ም ተጀምሮ በየዓመቱ ይከበራል። ፲፱፻፲ ዓ/ም - በሙኒክ የባቫሪያ የሞተር ፋብሪካ (Bayerische Motoren Werke AG (BMW)) ተመሠረተ። ፲፱፻፶፪ ዓ/ም -የመካከለኛው አፍሪቃ ሪፑብሊክ ከፈረንሳይ ነጻነቷን ተቀዳጀች። ፲፰፻፶፰ ዓ/ም - የፊያት ኩባንያን በቶሪኖ ከተማ በ፲፰፻፺፩ ዓ/ም የመሠረተው ጂዮቫኒ አኜሊ ተወለደ። ፲፰፻፹ ዓ/ም - የመጀመሪያውን ሩጂና (television) የፈጠረው የስኮትላንድ ተወላጅ ጆን ሎጊ ቤርድ ተወለደ። ፲፱፻፲፰ ዓ/ም - የኩባ አብዮት መሪና የአገሪቱ የቀድሞ ፕሬዚደንት ፊደል ካስትሮ ተወለዱ። ፲፱፻፪ ዓ/ም - በክራይሚያ ጦርነት “የኩራዟ ዕመቤት” በሚል ቅጽል ስም የታወቀችው እንግሊዛዊቷ የመጀመሪያ ዘመናዊት አስታማሚ ፍሎሬንስ ናይቲንጌይል አረፈች። (እንግሊዝኛ) http://en.wikipedia.org/wiki/August 13 ^ \"ሰገላዊ አማርኛ\"፣ መስፍን አረጋ (ዲባቶ ) (፳፻ ዓ/ም) ገጽ ፶፫"} {"id": "50969", "contents": "ምዕተ ዓመት ወይም ክፍለ ዘመን የአንድ መቶ ዓመት ጊዜ ነው። በእንሊዝኛው ሰንቹሪ ተብሎ የሚጠራ ሲሆን /ኬንቱም/ (/ሴንቱም/) ከሚለው ላቲን ቃል የተወሰደ ነው፤ ይህም ማለት አንድ መቶ ማለት ነው። በሌላ መልኩ ደግሞ የአማርኛው መነሻ ግእዝ ሲሆን \"ምእት\" ከሚለው ቃል የተወሰደ ነው፤ \"ምእት\" ማለት በግእዝ ቋንቋ አንድ መቶ ማለት ነውና። ^ \"Oxford English Dictionary – List of Abbreviations\"."} {"id": "51065", "contents": ""} {"id": "15464", "contents": "ሚስጥርህን ለባእድ ለምን አዋየኸው ወንፊት ወሀ ይዞ የት ሲደርስ አየኸው የአማርኛ ምሳሌ ነው። አትንገር ብየ ብነግረው አትንገር ብሎ ነገረው"} {"id": "15470", "contents": "ማን ሙሽራ ቢልሽ ትኳያለሽ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "15476", "contents": "ምላጭ ቢያብጥ በምን ይበጡ ውሀ ቢያንቅ በምን ይውጡ የአማርኛ ምሳሌ ነው። አንድ የምንጠብቀው ነገር ተገላቢጦሽ ሆኖ ስናገኘው የቱን ያክል ግራ እንደሚያጋባ የሚያሳይ ምሳሌ።"} {"id": "15482", "contents": "ሞት በጥር በነሀሴ መቃብር የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "15488", "contents": "ሞኝ እከኩን እያየች ስትስቅበት ወደደችኝ ብሎ ይፈነድቃል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሞኝነት እራስን አለማወቅ እንደሆነ የሚያሳይ።"} {"id": "16940", "contents": "ፈሪን ውሀ ውስጥ ያልበዋል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ፈሪ ውሃ ውስጥ ያልበዋል"} {"id": "13928", "contents": "ሐምሌ ፳፯ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፫፻፳፯ ኛው ዕለት ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በዘመነ ዮሐንስ ፴፱ ዕለታት ሲቀሩ፤ በዘመነ ማቴዎስ፤ ማርቆስ እና ሉቃስ ደግሞ ፴፰ ዕለታት ይቀራሉ። የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን በዚህ ዕለት መድሃኔ ዓለምን ታስባለች። ፲፱፻፶፪ ዓ/ም - ኒጄር ነጻነቷን ከፈረንሳይ ተቀዳጀች። ሃማኒ ዲዮሪ የአገሪቱ የመጀመሪያው ፕሬዚደንት ሆኑ። ፲፱፻፺፯ ዓ/ም የሞሪታንያው ፕሬዚደንት ማውያ ኡልድ ሲድ አህመድ ታያ ለሳውዲ አሬቢያው ንጉሥ ፋህድ ቀብር ከአገራቸው ወጥተው ሳሉ በወታደራዊ መፈንቅል ከሥልጣናቸው ወረዱ። ፲፰፻፺፭ ዓ/ም አምባ ገነኑ የቱኒዚያ ሪፑብሊክ መሥራችና የመጀመሪያው ፕሬዚደንት ሀቢብ ቡርጊባ በዛሬው ቀን ተወለዱ። ፲፱፻፲፭ ዓ/ም ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ሺኖዳ ሣልሳዊ የእስክንድርያ ኮፕቲክ ቤተ ክርስቲያን ፓትርያርክ በዚህ ዕለት ተወለዱ። (እንግሊዝኛ) http://en.wikipedia.org/wiki/August3"} {"id": "13934", "contents": "አጼ ሰይፈር አርድ ፬ኛ የአጼ ይግባ ጽዮን ልጅ የአጼይኩኖ አምላክ የልጅ ልጅ ሲሆኑ ከ1294-1295 ለአንድ አመት ንግሱ ነገስት ነበሩ። ታሪክ ጻህፍት እንደሚሉት አባታቸው ይግባ ጽዮን 5 ወንድ ልጆች ስለነበሩዋቸውና የትኛው ንጉስ እንዲሆን መምረጥ ስላልቻሉ እያንዳንዱ ወንድ ልጅ አንድ አንድ አመት እንዲነግስ ቃል ስላስገቡዋቸው 1 አመት ብቻ ነግሰዋል ^ Paul B. Henze, Layers of Time, A History of Ethiopia (New York: Palgrave, 2000), p. 60. ^ ታደሰ ታምራት, Church and State in Ethiopia (Oxford: Clarendon Press, 1972), p. 72."} {"id": "16976", "contents": "ፍቅር ፍቅር ሲሉ ደሀ ሆነው ቀሩ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "13958", "contents": "የታኅሣሥ ግርግር በዘመናዊቷ ኢትዮጵያ ዓመቱ በገባ በአራተኛው ወር ላይ የተከሰተው የታኅሣሥ ፲፱፻፶፫ቱ የመፈንቅለ መንግሥት ሙከራ፤ የአገሪቷ መጭው ዕድሏ ፊቱን ገለጥ ያደረገብት ሁኔታ ነበር። ለምን? ከ፲፱፻፷፮ቱ አብዮት በፊት ዙፋኑን ክፉኛ ያናጋ ተቃውሞ ቢኖር፤ እንዲያውም የአብዮቱ ምሥረታ፣ በኢትዮጵያ “ዘመናዊ” ታሪክ ውስጥ ወሳኝ የሆነ የፖለቲካ ተቃውሞ ምዕራፍ መክፈቻ ሊባል የሚገባው ይኼው የአምሳ ሦስቱ ሙከራ ስለሆነ ነው። ከዚያ በፊት ዙፋኑ “የማይደፈር፣ የማይሞከር”፤ ንጉሠ ነገሥቱ የማይፈተን መለኮታዊ ሥልጣን እና እንደ ሥርወ መንግሥታቸው አመጣጥ “ሰሎሞናዊ ጥበብ”ን የተቀዳጁ ናቸው የሚባለውን ዕምነት እውን እንዳልሆነ የተገነዘብንበት የታሪክ ምዕራፍ ስለሆነ ነው። ከዚህም አልፎ በአፍሪቃ አኅጉር ከንስር ወይም ግብጽ ስኬታማ መፈንቅለ መንግሥት ተከትሎ የተጸነሰው ሁለተኛው ሙከራ ነበር። በሌላ አመለካከት ደግሞ ሙከራውን በጥምር ያቀነባበሩት ሁለቱ ወንድማማቾች ተምሳሌት የስድሳ ስድስቱን አብዮት በወታደርዊና የሲቪል ገጽታዎች መንታ ጥምርነቱ፣ የሚያንጸባርቅም ፈር ቀዳጅ ድርጊት ሆኖ እናገኘዋለን። «የዓድመኞቹ ዓላማ መንግሥቱን ገልብጠው አንድ መንግሥት ለማቋቋም፣ አልጋ ወራሻችንን ምክንያት አድርጎ ለመስበክ የተቻላቸውን ያህል በብዙ መንገድ ሠርተዋል። ግን ዓላማው የሚበልጠው የነሱን አምቢሲዮን መሙላት፣ የቀረውን የሕዝቡን ያታለሉበት ነገር ሁሉ እኛ ከፈራነው ነገር የወጣ አንድም ነገር የለም።» ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ፣ ከግርግሩ ክሽፈት በኋላ ለውጭ ጋዜጠኞች ከሰጡት ቃለ ምልልስ። በ ፲፮ኛው ክፍለ ዘመን የጣልያን ተወላጁ ኒኮሎ ማክያቬሊ ሲጽፍ፣ “መገንዘብ ያለብን፣ አዲስ ስርዓትን በመሪነት ማስተዋወቅ ከሁሉም የበለጠ ፈታኝ ሥራ፤ የምሥረታው ተግባርም እጅግ አድካሚ የሆነ እና ውጤቱ ያልተረጋገጠ በመሆኑ የሚወዳደረው ነገር የሌለው ነው” ይላል፡፡ ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ በድሮው ስልት አዲስ ስርዓትን ለማስተዋወቅ ሞከሩ። እሳቸው ባለፈው ምዕተ ዓመት የተወለዱና ባለፈ ስርዓት ያደጉ ሲሆኑ “በስልጣኔ እርምጃ” ላይ ጉዞዋን የጀመረችው የኢትዮጵያ ልጆች ግን አብዛኛዎቹ ከጣልያን ወረራ በኋላ የተወለዱ ነበሩ። “ለአገራችሁ የሥልጣኔ እርምጃ ተግታችሁ ሥሩ፣ አገልግሉ!”"} {"id": "17822", "contents": "ጥር ፲፩ ቀን፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻፴፩ ኛው ዕለት ሲሆን ፲፮ ኛው የበጋ ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በዘመነ ዮሐንስ ፪፻፴፭ ዕለታት ሲቀሩ፤ በዘመነ ማቴዎስ፤ ማርቆስ እና ሉቃስ ደግሞ ፪፻፴፬ ዕለታት ይቀራሉ። የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን፣ ኢየሱስ ክርስቶስ በ፴ ዓ/ም በመጥምቁ ዮሐንስእጅ በዮርዳኖስ ባሕር የተጠመቀበትን ዕለት የሚያስታውሰው፣ ኤጲፋንያ በመባልም የሚታወቀው ደማቅ የጥምቀት በዓል ነው። ፲፱፻፶፰ ዓ/ም - ኢንዲራ ጋንዲ በሕንድ የመጀመሪያዋ ሴት ጠቅላይ ሚኒስትር ሆነው ተመረጡ። አባታቸው ጃዋሃርላል ኔህሩ የአገሪቱ የመጀመሪያው ጠቅላይ ሚኒስትር ነበሩ። ፳፻፪ ዓ/ም - በምስራቅ ጎጃም ዞን በሊበን ወረዳ ልዩ ስሙ ድጓም የደረብ ተብሎ በሚጠራ አካባቢ አንዲት በግ የሚዳቋና የበግ ግልገሎች ተገላገለች፡፡ (እንግሊዝኛ) http://news.bbc.co.uk/onthisday/hi/dates/stories/january/19/newsid_3745000/3745625.stm (እንግሊዝኛ) http://www.ena.gov.et/AmharicNews/2010/Jan/31Jan10/105492.htm"} {"id": "17858", "contents": "የ1978 እ.ኤ.አ. ፊፋ የዓለም ዋንጫ ፲፩ኛው የፊፋ የዓለም ዋንጫ ሲሆን ከግንቦት ፳፬ እስከ ሰኔ ፲፰ ቀን ፲፱፻፸ ዓ.ም. በአርጀንቲና ተካሄዷል። አርጀንቲና ኔዘርላንድን ፫ ለ ፩ በተጨማሪ ሰዓት በመርታት ዋንጫውን አሸንፋለች። የውድድሩ ይፋዊ ኳስ አዲዳስ ታንጎ ነበር።"} {"id": "17330", "contents": "ተመሮጥ ማንጋጠጥ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "14168", "contents": "ትርጉሙ፦ ጌታ መሆን (ስልጣን ማግኘት) እራሱን የቻለ ውጣ ውረድ ያለው ነው። ጌታ በመሆን ጥቅም ብቻ አይገኝም።"} {"id": "15794", "contents": "ሥልጣኔና እንጉርጉሮው በስነ-ልቡና ተመራማሪው ሲግመንድ ፍሮይድ በ1929 እ.ኤ.አ. የተጻፈ እንዲሁም በ1930 እ.ኤ.አ. በጀርመንኛ የታተመ መጽሃፍ ነው። በጀርመንኛ አርእስቱ Das Unbehagen in der Kultur /ዳስ ኡንበሃግን ኢን ደር ኩልቱር/ ወይም «በባህሉ ያለው አለመመቸት» ተሰየመ። ከፍሮይድ ስራዎች ዋና ከሚባሉት ወገን ሲሆን በምዕራቡ አለም ከፍተኛ ተነባቢነት ያለው መጽሃፍ ነው።. ግለሰቦች በሥልጣኔ ላይ ያንጎራጉራሉ፡ የዚህ ምክንያቱ በአንድ ግለሰብና በስልጣኔ መካከል የማያባራ ቅራኔ በመኖሩ መሆኑን ፍሮይድ አሰፈረ። የዚህ ቅራኔ መሰረታዊ መንስኤ ግለሰቦች በደመነፍስ ነጻነትን ሲፈልጉ ስልጣኔ ግን ከያንዳንዱ ግለሰብ መታዘዝንና እራስን መግዛት ይጠይቃል። የሰው ልጅ በራሱ አረመኒያዊ የሆኑ የደመነፍስ ፍላጎቶች አሉት (ለምሳሌ የመግደል፣ የማያልቅ የፍትወተ ስጋ ፍላጎት ወዘተ...) ። ነገር ግን እኒህ ደመነፍስ ፍላጎቶች በማህበራዊ ኑሮ ላይ ከፍተኛ ጉዳት ያደርሳሉ። ስለሆነም በማናችውም የታሪክ ዘመናት የተፈጠሩ ስልጣኔዎች የሰውን ልጅ ደመነፍስ ፍላጎት ለማቀብ ህግ አውጥተዋል። አትግደል፣ አትድፈር፣ አታመንዝር፣ የሌላ ሰውን ሃብት አትውሰድ ወዘተ..."} {"id": "14228", "contents": "ሀብታም ሊሰጥ ደሀ ምርጥ ያወጣል የአማርኛ ምሳሌ ነው። - ምቀኝነትን የሚተች ተረተና ምሳሌ ።"} {"id": "14234", "contents": "ሀብታም በገንዘቡ ይኮራል ድሀ በጥበቡ ይከብራል የአማርኛ ምሳሌ ነው። - ህብታምና ድሃው በተለያየ መንገድ ሃይልን እንደሚያዳብሩ የሚያሳይ ተረት።"} {"id": "14246", "contents": "ሀዘንሽ ቅጥ አጣ ከቤትሽ አልወጣ የአማርኛ ምሳሌ ነው። -"} {"id": "14282", "contents": "ሀጢአት ሲደጋገም ጽድቅ ይመስላል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሀጢአት ሲደጋገም ጽድቅ ይመስላል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ነገሮች ክድግግም ብዛት በፊት የነበራቸውን ይዘት እንደሚለቁ የሚያሳይ ነው።"} {"id": "17444", "contents": "ሃሪ ፖተር (ተከታታይ ፊልሞች)"} {"id": "17972", "contents": "ተገናኝተናል መሳ ለመሳ አንቺም እውር ነሽ እኔም አንካሳ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "17978", "contents": "ተግደርዳሪ ጦም አዳሪ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "18020", "contents": "ተጠማኝ ቢሰነብት ባለርስት ይሆናል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "18032", "contents": "የካቲት ፳፭፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻፸፭ ኛው ዕለት ሲሆን፤ የበጋ ወቅት ፷ ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፻፺፩ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፻፺ ቀናት ይቀራሉ። ፲፰፻፴፯ ዓ/ም - የፍሎሪዳ ክፍለ አገር የአሜሪካ ኅብረት ፳፯ተኛ አባል ሆነች። ፲፱፻፷፮ ዓ/ም - የኢትዮጵያ አብዮት ፍንዳታ ሑከት ወደከርቸሌ እስረኞች ተሸጋግሮ በተከሰተው ረብሻ ፴፮ እስረኞች በጥይት ተገደሉ። ይህ በእንዲህ እንዳለ፣ በእንዳልካቸው መኮንን አስተዳደር ውስጥ አዲስ የተሾሙት ሚኒስትሮች ፓትርያርኩ አቡነ ቴዎፍሎስ ፊት ቀርበው ቃለ መኀላቸውን ሰጡ። ፲፱፻፷፯ ዓ/ም - የኢትዮጵያ ጊዜያዊ ወታደራዊ መንግሥት (ደርግ) በሀገሪቱ የገጠር መሬት ተወርሶ የኢትዮጵያ ሕዝብ የጋራ ሀብት ነው የሚል አዋጅ አወጣ። አርሶ መኖር የሚችል ማንኛውም ዜጋም እስከ አስር ሄክታር የሚደርስ መሬት እንደሚሰጠውም ታወጀ። ፲፱፻፸፪ ዓ/ም - በአዲሲቷ ዚምባብዌ በተካሄደው የሕዝብ ምርጫ፣ ሮበርት ሙጋቤ በከፍተኛ የድምጽ ብልጫ የአገሪቱ የመጀመሪያው ጥቁር ጠቅልይ ሚኒስትር ሆኑ። ፲፱፻፳፬ ዓ/ም - የደቡብ አፍሪቃ ተወላጇ ዘፋኝ ሚሪያም ማኬባ በዛሬው ዕለት ተወለደች። ፲፱፻፴፰ ዓ/ም - ኢትዮጵያዊው የፊልም ባለሙያ አቶ ኃይሌ ገሪማ በጎንደር ከተማ ተወለዱ። (እንግሊዝኛ) http://en.wikipedia.org/wiki/Haile_Gerima ክፍሉ ታደሰ፣ «ያ ትውልድ»፣ኢንዲፔንደንት አሳታሚዎች (ቦሌ ማተሚያ ድርጅት) (እንግሊዝኛ) http://en.wikipedia.org/wiki/March_3 (እንግሊዝኛ) P.R.O., FO 371/183838 (እንግሊዝኛ) http://news.bbc.co.uk/onthisday/hi/dates/stories/march/4/newsid_2515000/2515145.stm"} {"id": "17636", "contents": "ቴያትር የትወና ጥበብ ክፍል ሲሆን ማንኛውም በተዘጋጀ መድረክ ላይ የሚቀርብ ነገር ሁሉ ቲያትርሊባል ይችላል። ነገር ግን እንደ የትወና ጥበብ ዘርፍነቱ በተለይ እንደ ድራማ በ[[ተዋናይ|ተዋናዮች የሚቀርበውን ብቻ ይገልፃል።"} {"id": "17660", "contents": "መፀው ትርጉሙ አበባ ማለት ነው። መገኛው ግስ መፀወ ሆኖ አበበ፤ አበባ ያዘ ማለት ነው። አበባና ነፋስን ቀላቅሎ የያዘው ዘመነ መፀው ምስጢሩ መዓዛ መስጠት፣ እንቡጥና ፍሬ ማሳየት ነው፡፡ በኢትዮጵያ ባሕረ ሐሳብ (የዘመን አቆጣጠር) መሠረት ሰኔ ፳፮ቀን የገባው ክረምት መስከረም ፳፭ ቀን አብቅቶ አዲሱ የአበባ ወቅት መፀው መስከረም ፳፮ ቀን ይጀመርና እስከ ታኅሣሥ ፳፭ ቀን ድረስ ይከርማል። በዚሁ ወርኅ ተራሮች አበቦችን በዛፎች ጫፍ ላይ ተክለው እንደ ሰንደቅ ዓላማ ሲያውለበልቡ ስናይ የሚሰማን ደስታ ከመጠን ያለፈ ነው። ብዙ ደራስያን ስለ አበቦች ተናግረዋል ዘምረዋል ጽፈዋል። ከደራስያኑ ተቀድመው ጠቢቡ ሰሎሞን ስለአበቦች ሲናገር «እነሆ ክረምት አለፈ ዝናሙም አልፎ ሔደ አበቦችም በምድር ላይ ተገለጡ የዜማም ጊዜ ደረሰ» ብሏል። ዮሐንስ አድማሱ ደግሞ «የመፀው ነፋስ፣ የጥቅምት የኅዳር የትሣሥ አየር፤ አብራጃው ሲነፍስ፤ ይሰለቻል ወይ?» ይላል። በርግጥ አይሰለችም እንደዚሁም የስድስተኛው ምዕት ዓመቱ ቅዱስ ያሬድ ደግሞ በድጓው እንደጻፈው፣ «ሐለፈ ክረምቱ፤ ጸገዩ ጽጌያት። (ክረምቱ አለፈ፤ አበቦችም ፈኩ።)» ብሎለታል http://www.eotcmk.org/site/index.php?option=com_content&task=view&id=46&Itemid=1 http://www.ethiopianreporter.com"} {"id": "20414", "contents": "እንጀራ ይጋግሩዋል እማድ ቤት መላ ያማክሩዋል ለሴት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20420", "contents": "እንግዳ ሲወደስ ባለቤቱን ያጎርስ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20426", "contents": "እንግዳና ሞት በድንገት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "17726", "contents": "ክብሪት እሳትን በፈለግነው ጊዜ ለማግኘት የሚጠቅመን መሳሪያ ነው። ሁለት የክብሪት ዓይነቶች ሲኖሩ አንደኛው ደህንነት ክብሪት ሲባል እሳት የሚፈጥረው ለዚሁ ተግባር ብቻ ተብሎ ከተሰራ ገጽ ላይ ሲጫር ነው። ሁለተኛው አይነት ሁሉ ቦታ ጫሪ ሲባል የትም ሸካራ ቦታ ላይ ሲጫር ቦግ ብሎ ይቃጠላል። የክብሪት እራስ ድሮ ድሮ ከድኝ የሚሰራ የነበር ሲሆን አሁን ግን ከፎስፎረስ ወይም P4S3ፎስፎረስ ሴስኩዊሰልፋይድ (ሁሉ ቦታ ጫሪ) ና ይህን ኬሚካል ከእንጨቱ ጋር ከሚያጣብቅ ሙጫ ነው።"} {"id": "20438", "contents": "እንጨት ካልነፈጉት እሳት አይጠፋም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20444", "contents": "እኛ ምን አገባን በሰው ፖለቲካ እኛንም አይንኩን እኛም ሰው አንነካ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20456", "contents": "እወደዋለሁ እንጂ ይወደኛል አትበል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "16124", "contents": "ስር ፒተር አለክሳንደር ኡስቲኖቭ (ከሚያዚያ 1921 - መጋቢት 28 ቀን፣ 2004 እ.ኤ.አ.) የነበረ የእንግሊዝ ተዋናይ፣ ጸሃፊና ተውኔት ደራሲ ነበር። በተለይ ደግሞ ፊልም ሰሪ፣ ቲያትር አዘጋጅ እና ኦፔራ መሪ፣ ፊልም አዘጋጅ፣ መድረክ ተላሚ፣ ፊልም ደራሲ፣ ቀልደኛ፣ ኮሜዲያን፣ ጋዜጣ አዘጋጅ፣ መጽሔት አዘጋጅ፣ ራዲዮ አስተላላፊና ቴሌቪዥን አቅራቢ ነበር። ሰር ፒተር ኡስቲኖቭ በእናቱ በኩል የራሽያ ነገስታት ዘር ሲሆን በአባቱ በኩል ደግሞ የራሺያ፣ ጀርመንና ኢትዮጵያ ነገስታት ዘር ነው። በራሱ በኡስቲኖቭ አስተያየት ቅደመ አያቱ የአጼ ቴወድሮስ ልጅናት የሚል ሲሆን በአንዳንድ ተመራማሪወች ዘንድ ግን ቅድመ አያቱ ማግዳሊና ሀል የተባለች የወለተ እየሱስ (ካታሪና ሀል) ልጅ ናት። ወለተ እየሱስ የእቴጌ ጣይቱ አማካሪ የነበረች የቴወድሮስ መድፍ ሰሪ የነበረው ሞሪዝ ሆል የተሰኘ አይሁድ ሚስት ነበረች። ወለተ እየሱስ የጀርመኑ ሰዓሊ ኤድዋርድ ዛንደር እና እሳተ ወርቅ የተሰኘች የጎንደር ወታደር የነበርው መቃዶ ልጅ ናት። እጅግ ቅኔያዊ በሆኑ ንግግሮቹና ቀልዶቹ የታወቀው ይህ ሰው በቴሌቪዥን፣ በሌክቸርና በመሳሰሉት የህዝብ ስራወች ምንጊዜም አይጠፋም ነበር። በኋላም በነበረው የአይምሮ ብሩህነትና የዲፕሎማት ስራ አስተማሪ ሆኖ አገልግሏል፣ የዩኒሲኤፍም አምባሳደርና የአለም አቀፍ ፌዴራሊስት እንቅስቃሴም ፕሬዜዳንት ነበር። ፒተር ኡስቲኖቭ የአካዳሚ አዋርድስ፣ ኤሚ አዋርድስ፣ ጎልደን ግሎብስና ባፍታ አዋርድስን አሸናፊ ሲሆን የመንግስት ሽልማትንም ከእንግሊዝ፣ ፈረንሳይና ጀርመን አገሮች አግኝቷል። በ2004 ዓ.ም. ከሞተም በኋላ፣ የዱርሃም ዩኒቨርስቲ የድህረ ምረቃ ማህበረሰብን የኡስቲኖብ ኮሌጅ በማለት ሰይሟል። ^ http://www.pbs.org/wgbh/pages/frontline/shows/secret/famous/ustinov.htm ^ Wolbert G.C. Smidt: Verbindungen der Familie Ustinov nach Äthiopien, in: Aethiopica, International Journal of Ethiopian and Eritrean Studies 8, 2005, pp."} {"id": "21188", "contents": "የማይመስል ነገር ለሴት አትንገር የአማርኛ ምሳሌ ነው። የማይመስል ነገር ለሴት አትንገር የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "18368", "contents": "ተረፈ ኤርምያስ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተከርስቲያን መጽሐፍ ቅዱስ ከብሉይ መጻሕፍት የሚፈረጅ ነው። ለማንበብ እታች ይጫኑ።"} {"id": "18374", "contents": "ተረፈ ዳኔል በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተከርስቲያን መጽሐፍ ቅዱስ ከብሉይ መጻሕፍት የሚፈረጅ ነው። ለማንበብ እታች ይጫኑ።"} {"id": "20510", "contents": "እያለው የማይከፍል ጭኖ የማያደላድል የአማርኛ ምሳሌ ነው። እያለው የማይከፍል ጭኖ የማያደላድል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "18464", "contents": "ታላቁን ነገር እየተመኘሁ ቢከፍቱት ተልባ ሁኘ ቀረሁ የአማርኛ ምሳሌ ነው። በምኞት አለም መኖር"} {"id": "18470", "contents": "ታሞ ከመማቀቅ አስቀድሞ መጠንቀቅ የአማርኛ ምሳሌ ነው። መጠንቀቅን የሚመክር ተረትና ምሳሌ"} {"id": "16196", "contents": "አስፈላጊ ጥሬ ዕቃዎች • 4 የጸዳ የዶሮ መላላጫ (600 ግራም ያህል የሚመዝን) • 2 የቡና ስኒ (100 ግራም) የፉርኖ ዱቄት • 2 የተመታ እንቁላል • 1 የሻይ ማንኪያ ጨው • 6 የሾርባ ማንኪያ (100 ሚሊ ሊትር) ዘይት • 1 የሻይ ማንኪያ ቁንዶ በርበሬ • 4 የቡና ስኒ (200 ግራም) የዳቦ ዱቄት አዘገጃጀት 1. ሥጋውን በሥጋ መቀጥቀጫ መጠፍጠፍ፤ 2. ጨው፣ ቁንዶ በርበሬና የፉርኖ ዱቄቱን መቀላቀል፤ 3. ሥጋውን በተቀላቀለው ዱቄት መለወስ፤ 4. የተመታው እንቁላል ውስጥ እየነከሩ ካወጡ በኋላ የዳቦ ዱቄቱ ላይ መተምተም፤ 5. ሥጋውን አራት ማዕዘን ቅርጽ መስጠት፤ 6. የጋለ ዘይት ውስጥ ቅርጽ በተሰጠው በኩል መጥበስ፡፡"} {"id": "16202", "contents": "አስፈላጊ ጥሬ ዕቃዎች 1 ዶሮ (ከ1 ኪሎ ግራም እስከ 1 ኪሎ ግራም ከሩብ የሚመዝን) 1 መካከለኛ ጭልፋ (100 ግራም) የተገረደፈ ባሮ ሽንኩርት 2 መካከለኛ ጭልፋ (200 ግራም) የተገረደፈ ካሮት 2 መካከለኛ ጭልፋ (200 ግራም) የተገረደፈ ቀይ ሽንኩርት 6 የሾርባ ማንኪያ (100 ሚሊ ሊትር) ዘይት 1 የሻይ ማንኪያ ጨው 1 ዝንጣፊ ሮዝሜሪ (የጥብስ ቅጠል) 1 የሻይ ማንኪያ ቁንዶ በርበሬ 1 ሊትር ቺክን ስቶክ (ከዶሮ የተሠራ መረቅ) አዘገጃጀት 1. ዶሮውን መበለትና ማጽዳት 2. ቀይ ሽንኩርቱን በዘይት ማቁላላትና ካሮቱን እና ባሮውን ጨምሮ ማቁላላት 3. ቺክን ስቶኩን ጨምሮ ማንተክተክ፣ ከዚያም ሮዝሜሪውን መጨመር 4. የዶሮውን ሥጋ መጥበሻ ላይ በነጩ ጠብሶ በድስቱ ውስጥ ጨምሮ ማብሰል፣ 5. ጨውና ቁንዶ በርበሬ ጨምሮ ማውጣት 6. ለገበታ ሲፈለግ መረቅ በሥጋው ላይ እያፈሰሱ ማቅረብ (ከደብረወርቅ አባተ፣ ሱ ሼፍ፣ የውጭ ምግቦች አዘገጃጀት)"} {"id": "21248", "contents": "የምትጠላውን የምትወደውን ሰጥተህ ሸኘው የአማርኛ ምሳሌ ነው። የምትጠላውን የምትወደውን ሰጥተህ ሸኘው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "18584", "contents": "ሞሳሕ (ዕብራይስጥ፦ משך /ሜሼክ/) በኦሪት ዘፍጥረት ዘንድ የያፌት ልጅ የኖህም ልጅ ልጅ ነበረ። በመጽሐፈ ኩፋሌ ደግሞ ስሙ «ሞስክፍ»፣ «ሞሳኮ» ተጽፎ ይታያል። በአይሁድ ታሪክ ጸሐፊው ፍላቪዩስ ዮሴፉስ መሠረት (1ኛው ክፍለ ሸመን የጻፈ)፣ ከሞሳሕ የተወለደው ሞሶኬኒ የተባለ ብሔር ነበር። «አሁን ቀጴዶቅያውያን ሲሆኑ የከተማቸው ስም ማዛካ የቀድሞ ስማቸው ትዝታ ነው» ብሎ ጻፈ። ይህም ብሔር ለጥንት ግሪካውያን ጸሐፍት (ከ550 ዓክልበ. ጀምሮ) «ሞስኮይ» ተብሎ ይታወቅ ነበር። ያንጊዜ የሞስኮይ ሕዝብ በአሁኑ ቱርክ፣ ጂዮርጂያና አርሜኒያ አገራት ውስጥ እንደ ኖረ ጻፉ። ከዚያ በፊት፣ ከአሦራውያን ጎረቤቶች መካከል ሲሆኑ ሙሽኪ በሚል ስያሜ ይታወቁ ነበር። እኚህ ሙሽኪ በአሦር ንጉሥ 2 ሳርጎን ዘመን (700 ዓክልበ. ግድም) በኪልቅያ (በደቡብ አናቶሊያ) ሲገኙ የታባል መንግሥት ተባባሪዎች ነበሩ። ሙሽካውያን እና ታባላውያን በ1190 ግድም የኬጥያውያን መንግሥትን ወርረው ያፈረሱት ናቸው። ሌላ ስማቸው «ብሩጊ» ሲሆን ከመቄዶን (አውሮጳ) ወደ ትንሹ እስያ ተሻግረው ከ«ብሩጊ» ወደ «ፍሩጊ» ቀይረውት አገሩ ለነርሱ ፍርግያ እንደ ተባለ ይታመናል። በቅዱስ አቡሊድስ ዜና መዋዕል (226 ዓ.ም.) የሞሳሕ ተወላጆች እልዋርያውያን ነበሩ (እልዋርያ የአሁኑ አልባኒያና ቀድሞ ዩጎስላቪያ ሲሆን)። በተጨማሪ በአንዳንድ አስተሳሰብ፣ የሞሳሕ ልጆች ምናልባት ለግብጽ ታሪክ የታወቀውን መሽወሽ ሕዝብ ያጠቀልል ነበር። «መሽወሽ» ኬጥያውያንንም ግብጽንም በ1190 ከወረሩት ከ«ባሕር ሕዝቦች» መካከል ይቆጠሩ ነበር። ከ1390 ዓክልበ."} {"id": "18602", "contents": "ስሚዝ ([[እንግሊዝኛ): Jaden Smith) (የተወለደው ጁላይ 8 እ.አ.አ. 1998) አሜሪካዊ እና የታዋቂው የፊልም ተዋናይ ዊል ስሚዝ እና የባለቤቱ ፒንኬት ስሚዝ ልጅ ሲሆን ገና በልጅነቱ ሙዚቀኛ (ራፐር)፣ የሙዚቃ ደራሲ፣ ዳንሰኛ እና ተዋናይ ለመሆን ችሏል።"} {"id": "20612", "contents": "እፍኝ ቆሎ ይዘህ ከአሻሮ ተጠጋ የአማርኛ ምሳሌ ነው። እፍኝ ቆሎ ይዘህ ከአሻሮ ተጠጋ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20654", "contents": "ከምድር ውስጥ ልቃቂት አይወጣም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ከምድር ውስጥ ልቃቂት አይወጣም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21326", "contents": "የቀበሮ ባህታዊ የለም የአማርኛ ምሳሌ ነው። የቀበሮ ባህታዊ የለም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21344", "contents": "የበላ በለጠኝ የሮጠ አመለጠኝ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የበላ በለጠኝ የሮጠ አመለጠኝ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20696", "contents": "ከዘላለም ፈስ ያንድ ቀን ቅዘን ይሻላል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ከዘላለም ፈስ ያንድ ቀን ቅዘን ይሻላል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20702", "contents": "ከጦጣ የዋለ ጉሬዛ እህል ፈጅቶ ገባ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ከጦጣ የዋለ ጉሬዛ እህል ፈጅቶ ገባ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21374", "contents": "የተገነዘች ነፍስ የተለጎመች ፈረስ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የተገነዘች ነፍስ የተለጎመች ፈረስ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21380", "contents": "የቸኮለ አፍስሶ ለቀመ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የቸኮለ አፍስሶ ለቀመ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21392", "contents": "የነፉክክር ቤት ሳይዘጋ ያድራል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የነፉክክር ቤት ሳይዘጋ ያድራል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "16388", "contents": "ሾተልን ወደ ሰገባህ ቁጣህን ወደ ትእግስት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ተረጋጋ ወይም ሰላም ፍጠር"} {"id": "16394", "contents": "ሐዋሳ ዩኒቨርስቲ ኢትዮጵያ ውስጥ በደቡብ ክልል ሀዋሳ ከተማ የሚገኝ የትምህርት ተቋም ነው። ስሙ አሁን ከደቡብ ዩኒቨርስቲ ተቀይሯል።"} {"id": "18746", "contents": "ኢዩጄኔ ማንላቭ ሮደስ (እ.አ.አ. ከ1869 – 1934) ታዋቂ አሜሪካዊ ደራሲ ነው። በዋናነት እንግሊዝኛ: Bransford in Arcadia በተሰኘው ስራው ይታወቃል። ‎የአሜሪካዊ ደራሲያን ዝርዝር (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "16412", "contents": "ጅጅጋ ዩኒቨርስቲ ኢትዮጵያ ውስጥ በሱማሌ ክልል ጅጅጋ ከተማ የሚገኝ የከፍተኛ ትምህርት ተቋም ነው። ተቋሙ በ1999ዓ.ም ከተቋቋሙት አዳዲስ ዩኒቨርሲቲዎች አንዱ ነው። (ይህ ትምህርት ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "16418", "contents": "ዩኒቲ ዩኒቨርሲቲ በኢትዮጵያ ውስጥ ከሚገኙ የግል ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት አንዱ እና ግንባር ቀደሙ ነው። (ይህ ትምህርት ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "16424", "contents": "አለማያ ወይም አለም ማያ በኢትዮጵያ የኦሮሚያ ክልል በምስራቅ ሀረርጌ ዞን የሚገኝ ከተማ ነው። ይህ ከተማ በላቲቱድ እና ሎንግቲዩድ 9°24′ ሰሜን ኬክሮስ እና 42°01′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ይገኛል።"} {"id": "21458", "contents": "የደመና ውሀ ጥምና የእናት በደል አይታወቅም የአማርኛ ምሳሌ ነው። የደመና ውሀ ጥምና የእናት በደል አይታወቅም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20858", "contents": "ዘንግ ከተተከለ ልብ ተከፈለ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዘንግ ከተተከለ ልብ ተከፈለ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20864", "contents": "ዘጠኝ ጠጥቶ አስረኛውን የወደደ በሙሉ ነደደ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዘጠኝ ጠጥቶ አስረኛውን የወደደ በሙሉ ነደደ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20870", "contents": "ዘፈን በገና ነገር በዋና የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዘፈን በገና ነገር በዋና የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20882", "contents": "ዛፍ ያለቅርንጫፍ አይደምቅም ሰው ያለሰው አይከበርም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዛፍ ያለቅርንጫፍ አይደምቅም ሰው ያለሰው አይከበርም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20888", "contents": "ዝሆን ለቀንድ ባላባት ለትውልድ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዝሆን ለቀንድ ባላባት ለትውልድ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "10322", "contents": "አርበኛ ተዋጊ፡ ጦረኛ፡ አዋጊ፡ በጦር ሜዳ ታሪክ ሰርቶ ያለፈ ለሃገሩ አንድነት እና ነጻነት የተዋደቀ በጠላት ወረራ ጊዜ አገሩ መልካም የቡና ምርት ያስገኝልናል አስቦ በአርበኞቹ ረዳት ግን ከጠላት ጋር ባለመተባበር ምርቱ ፈጽሞ እንዲቀር አደረጉ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "10334", "contents": "ተስፋዬ ሲማ «ሃ ሁ» የተሰኘ ቲያትር በተዋጣለት መልክ የተጫወተ እውቅ የኢትዮጵያ አርቲስት ነው።"} {"id": "10346", "contents": "ሜኖንጉዌ (ከ1975 እ.ኤ.አ. በፊት ሰርፓ ፒንቶ ይባል ነበር) በደቡብ-ምሥራቅ መሀል አንጎላ የሚገኝ ከተማ ሲሆን የኩዋንዶ ኩባንጎ ክልል ዋና ከተማ ነው። ከናሚቤ የሚመጣው የባቡር መስመር በዚህ ከተማ ነው የሚያልቀው።"} {"id": "10358", "contents": "አፈ ጉባኤ የመንግሥት ቃል አቀባይ፡ መንግስትን ወክሎ በበላይነት የመናገር ስልጣን የተሰጠውና ከፕሬዚዳንቱና ከጠ/ሚኒስትሩ ቀጥሎ ያለ ኃይል ያለው ስልጣን ነው።"} {"id": "20924", "contents": "ዝንብ ሩቅ አይበር ሜዳ አደግ ዱር አይደፍር የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዝንብ ሩቅ አይበር ሜዳ አደግ ዱር አይደፍር የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20942", "contents": "ዞር አሉ አልሸሹም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዞር አሉ አልሸሹም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20954", "contents": "የሀጢአት ክፉ ጉቦ የበሽታ ክፉ ተስቦ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሀጢአት ክፉ ጉቦ የበሽታ ክፉ ተስቦ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "10442", "contents": "ጉልጉላ በደቡብ ኢትዮጵያ በወላይታ ዞን የምገኝ ከተማ ነው። ጉልጉላ ከወላይታ ሶዶ በስት ምስራቅ በኩል ይገኛል። ይህ ከተማ ከባህር ወለል በላይ 1812 ሜትር ከፍታ አለው። በካርታ ላይ ስታይ 6°50' ሰሜን 37°47' ምስራቅ ይገኛል። ^ \"የጉልጉላ መገኛ\"."} {"id": "19352", "contents": "ሚያዝያ ፳፬፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪፻፴፬ኛው ዕለት ሲሆን፤ የፀደይ (በልግ)ወቅት ፳፱ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፻፴፪ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፻፴፩ ቀናት ይቀራሉ። ፲፱፻፵፬ ዓ/ም - ‘ደ ሀቪላንድ-ኮሜት’ የተባለው የዓለም የመጀመሪያው የተሳፋሪ 'ጄት' ጥያራ (አየር-ዠበብ) የመጀመሪያ በረራውን ከሎንዶን እስከ ጆሃንስበርግ ድረስ አከናወነ።"} {"id": "19370", "contents": "ዛይኛ በኢትዮጵያየሚነገር ቋንቋ ሲሆን የሴማዊ ቋንቋዎች አባል ነው። https://am.wiktionary.org/wiki/Wiktionary:ጉራግኛ_ሷዴሽ - የዟይኛ ቃላት በውክሽኔሪ (ይህ ቋንቋ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "21008", "contents": "የልቡን ሲነግሩት የኮረኮሩትን ያህል ይስቃል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የልቡን ሲነግሩት የኮረኮሩትን ያህል ይስቃል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "19172", "contents": "ቡርኪና ፋሶ የአለም ባንዲራዎች ሰንደቅ ዓላማ (ይህ ባንዲራዎች ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "21032", "contents": "የልጅቷን ስጋ በእናቷ ቅቤ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የልጅቷን ስጋ በእናቷ ቅቤ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21044", "contents": "የመነነ ከዱር የሞተ ከመቃብር አይወጣም የአማርኛ ምሳሌ ነው። የመነነ ከዱር የሞተ ከመቃብር አይወጣም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21050", "contents": "የመንገድ ዳር እሸት ባል የሌላት ሴት ለማንም ናት የአማርኛ ምሳሌ ነው። የመንገድ ዳር እሸት ባል የሌላት ሴት ለማንም ናት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21596", "contents": "ያለ ጨው በርበሬ ያለሞፈር በሬ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያለ ጨው በርበሬ ያለሞፈር በሬ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "19538", "contents": "ነገር ስንት ነው ሁለት ምን ያበዛዋል ውሸት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "19544", "contents": "ነገር በምሳሌ ጠጅ በብርሌ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21614", "contents": "ያለውን ካልሰቱ በስም አይበሉ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያለውን ካልሰቱ በስም አይበሉ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21620", "contents": "ያላረፈች ምላስ ሸማ ትልስ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያላረፈች ምላስ ሸማ ትልስ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21626", "contents": "ያላዋቂ ሳሚ ምላስ ይነክሳል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያላዋቂ ሳሚ ምላስ ይነክሳል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21632", "contents": "ያላዩት አገር አይናፍቅም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያላዩት አገር አይናፍቅም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21638", "contents": "ያልሰማ ጥኑ ነው ባልሽ ወዳጄ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21644", "contents": "ያልበላ ዳኛ አያሟግት ያልጠጣ እንግዳ አያጫውት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልበላ ዳኛ አያሟግት ያልጠጣ እንግዳ አያጫውት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "11246", "contents": "ሐምሌ ፲፩ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፫፻፲፩ ኛው እና የክረምት ፲፮ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በዘመነ ሉቃስ ፶፭ ቀናት በዘመነ ዮሐንስ፤ በዘመነ ማቴዎስ፤ እና በዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፶፬ ቀናት ይቀራሉ። 1890 ዓ.ም. - አሜሪካውያን በስፓኒሾች ላይ በሳንቲያጎ ፍልሚያ ኩባን አሸነፉ። 1945 ዓ.ም. - በሆንዶ ደሴት ጃፓን 1700 ሰዎች በጎርፍ ሞቱ።"} {"id": "31010", "contents": "ለአካድ መንግሥት መስራች፣ ታላቁ ሳርጎንን ይዩ። 1 ሳርጎን (ሻሩ-ኪን) የአሹር ንጉሥ ነበር። ምናልባት 1828-1790 አካባቢ ገዛ። የኢኩኑም ልጅና ተከታይ ይባላል። በሃቲ የነበሩት ካሩም (የንግድ ጣቢያዎች) አስቀጠለ፤ እንዲሁም አንዳንድ ቤተ መቅደስ ወይም አምባ እንዳሠራ ከጽላቶቹ ይታወቃል። ብዙ ሌላ መረጃ አይታወቅም። የያንዳንዱ አሦራዊ ዓመት ስም ለዚያ ዓመት የተሾመው የሊሙ ስም ነበረ። ከዚህ በታች የዓመቱ ሊሙ እና ብዙ ጊዜ የሊሙ አባት ስም እንደ ኡልትራ አጭር አቆጣጠር ይዘርዝራሉ። 1828 ዓክልበ. - ኢሪሹም፤ ኢዲን-አሹር ልጅ 1827 ዓክልበ. - አሹር-ማሊክ፤ አጋቱም ልጅ 1826 ዓክልበ. - አሹር-ማሊክ፤ ኤናኒያ ልጅ 1825 ዓክልበ. - ኢቢሱዋ፤ ሲን-ናዳ ልጅ 1824 ዓክልበ. - ባዚያ፤ ባል-ቱቱ ልጅ 1823 ዓክልበ. - ፑዙር-እሽታር፤ ሳባሲያ ልጅ 1822 ዓክልበ. - ፒሻሕ-ኢሊ፤ አዲን ልጅ 1821 ዓክልበ. - አስቁዱም፤ ላቀፑም ልጅ 1820 ዓክልበ. - ኢሊ-ፒላሕ፤ ዳምቁም ልጅ 1819 ዓክልበ. - ቁላሊ 1818 ዓክልበ. - ሱሳያ 1817 ዓክልበ. - አማያ፤ መሣርያ ሠሪው / ኢጱሩም፤ ኢሊ-ኤላት ልጅ 1816 ዓክልበ. - ኩዳኑም፤ ላቀፒም ልጅ 1815 ዓክልበ. - ኢሊ-ባኑ፤ ኢኩኑም ልጅ 1814 ዓክልበ. - ሹ-ኩቡም፤ ሱሳያ ልጅ 1813 ዓክልበ. - ቁቂዲ፤ አሙር-አሹር ልጅ 1813 ዓክልበ."} {"id": "11276", "contents": "አምበሾክ (ሮማይስጥ፦ Annona muricata) ከሜክሲኮ እስከ ስሜናዊ ደቡብ አሜሪካ ድረስ የሚገኝ ሁሌ ለምለም ቅጠለ ስፋፊ አባባማ ዛፍ አይነት ነው። ከዚህ ደግሞ ዛሬ በፊልፒንስና በደቡብ-ምሥራቅ እስያ ይበቅላል። ኢትዮጵያም ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው። በጣም በሞቀ አገር ስለሚበቅል ከ3 ሴንቲ ግሬድ በታች ሊኖር አይችልም። ፍሬውን መብላት ከባድ ሆኖ አብዛኛው ጊዜ ለጭማቂ ይጠቅማል። ብዙ ካርቦሃይድሬት በተለይም ፍሩክቶስ አለበት። ደግሞ ቪታሚን-ሲ፣ ቪታሚን-ቢ1፣ ቪታሚን-ቢ2፣ ይበዛሉ። ፍሬው፣ ዘሩ፣ እና ቅጠሉ በተገኝባቸው አገሮች እንደ ተፈጥሮአዊ መድኅኒት ይጠቅማል። ከዚህ በላይ በአንዳንድ ትንተና ዘንድ የዛፉ ቅጠልና ግንድ የነቀርሳ (ካንሰር) ህዋስ እንደሚያጥፋ ችሎታ አለው።"} {"id": "11282", "contents": "ጥቅማዊነት (እንግሊዝኛ፦ Utilitarianism /ዩቲሊቴሪየኒዝም/) በፍልስፍና ስለ ድርጊት ትክክለኛነት የሚሰፍን ግብረ-ገባዊ ኅልዮ ነው። ከሁሉ የሚሻለው ድርጊት ለአብዛኛዎቹ ደስታ ወይም ጥቅም የሚያመጣው ያው ነው የሚለው ፍልስፍና ነው። ጽንሰ ሃሣቡ በግሪኩ ፈላስፋ በኤጲቁሮስ ጽሑፍ ይገኛል። መርኁ ከጥንት ጀምሮ ቢታወቅም፣ በቅርቡ ዘመን ስለ ጥቅማዊነት በተለይ የጻፉት ፈላስፎች እንግሊዞች ጄርሚ ቤንታም እና ጆን ስቱዋርት ሚል ነበሩ። ቤንታም እንደ ጻፈው የተሻለው ሥራ ለብዛቱ በጎ የሚሆነው ነው። በሱ ፍልስፍና አስተያየት ሰዎች ሁሉ ለ'2 ጌቶች' እነርሱም ለደስታና ለሀዘን ሲገዙ ይኖራሉ። ስለዚህ ለሰዎች በጎ የሆነ ሥራ ማለት ደስታን ማምጣትና ማብዛት እንደ ሆነ ገመተ። አንዱ ድርጊት ለጥቂቶች ደስ ቢያስን፣ ሁለተኛውም ለብዙዎች ደስ ቢያሰኝ፣ ሁለተኛው ይመረጣል ማለት ነው። ወይም እንደገና አንዱ ድርጊት ለ10 ሰዎች፣ ሁለተኛውም ለ5 ሰዎች ብቻ ደስታ ወይም ጥቅም ካመጣ፣ መጀመርያው የበለጠው ግብረገብ ነው ብሎአል። የቤንታም ደቀ መዝሙር ጆን ስቱዋርት ሚል 'ዩቲሊቴሪያኒዝም' በሚል መጽሐፍ ለፍልስፍናው ስሙን አወረሰ። [1]"} {"id": "11426", "contents": "ጥቅምት ፳፭ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፶፭ኛ ቀን ነው። ከዚህ ቀን በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፫፻፲፩ ቀናት በ ዘመነ ዮሐንስ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፫፻፲ ቀናት ይቀራሉ። ፲፰፻፹፪ ዓ.ም - ዳግማዊ ዐፄ ምኒልክ በ እንጦጦ “መንበረ ፀሐይ ቅድስት ማርያም” ቤተ ክርስቲያን ውስጥ በሊቀ ጳጳሱ በአቡነ ማቴዎስ እጅ ቅብዓ መንግሥት ተቀብተው የንጉሠ ነገሥት ዘውድ ጫኑ። ፲፱፻ ዓ/ም - በነሐሴ ወር ፲፰፻፺፰ ዓ/ም ሥራውን የጀመረው በአዲስ አበባ እቴጌ ሆተል ተብሎ የተሠየመው የመጀመሪያው ሆቴል በዚህ ዕለት በአዲስ አበባ የነበሩ ዲፕሎማቶችና የውጭ አገር ዜጋዎች በተገኙበት በዳግማዊ ዓፄ ምኒልክ ተመርቆ ተከፈተ። የመጀመሪያው ሥራ አስኪያጅም ፍሬደሪክ ሐል ነበር። በኋላ ግን አቶ ዘለቃ አጋርደው ተሾሙ። ፲፱፻፲፭ ዓ.ም. - በግብጽ የጥንታዊ ፈርዖን ቱቴንኻሙንን የመቃብር ቤት (pyramid) መግቢያ በር የእንግሊዝ ተወላጁ ሃዋርድ ካርተር አገኘ። ፲፱፻፵፱ ዓ.ም. - በሁንጋሪያ በጠቅላይ ሚኒስቴሩ በኢምሬ ናጊ መሪነት የተነሳውን ብሔራዊ የሕዝብ ዐመጽ ለመደምሰስ የሶቪዬት ሕብረት ወታደሮች የቡዳፔስትን ከተማ ወረሩ። ፲፱፻፸፪ ዓ.ም. - የኢራን ሻህ ሬዛ ፓህላቪ በሕዝብ ፍንቀላ ከሥልጣን ከወረዱ በኋላ አብዮታዊ ተማሪዎች የአሜሪካን ኤምባሲ በኃይል ደምሥሠው ገብተው ዘጠና የአሜሪካ ዜጎችን በቁጥጥራቸው ስር አዋሉ። ፲፱፻፸፫ ዓ.ም. - የቀድሞው የሆሊዉድ የፊልም ተዋናይ፤ ሪፑብሊካዊው የካሊፎርኒያ ገዥ ሮናልድ ሬጋን በፕሬዚዳንታዊ ውድድር ጂሚ ካርተርን አሸነፉ። ፲፱፻፹፰ ዓ.ም - በእስራኤል የአክራሪ ኦርቶዶክስ ቡድን አባል ጠቅላይ ሚኒስቴሩን ይስሐቅ ራቢንን በዓደባባይ ገደለ። ፳፻፩ ዓ.ም. - በአሜሪካ የፕሬዚዳንታዊ ውድድር ባራክ ኦባማ የመጀመሪያው ጥቁር አሜሪካዊ ፕሬዚደንት ሆነው ተመረጡ። ፲፱፻፹፰ ዓ.ም - የእስራኤል ጠቅላይ ሚኒስቴር ይስሐቅ ራቢን በነፍሰ-ገዳይ እጅ ሕይወታቸውን አጡ። ^ ኅሩይ ወልደሥላሴ (ብላቴን ጌታ)፣ \"የኢትዮጵያ ታሪክ ከንግሥተ ሳባ እስከ ታላቁ የአድዋ ድል\"፣ 1999 ^ ጳውሎስ ኞኞ፣ \"አጤ ምኒልክ\"፣ገጽ ፫፻፳፱ ሦስተኛ ዕትም (፲፱፻፺፱ ዓ/ም) http://news.bbc.co.uk/onthisday/hi/dates/stories/november/4 http://www.nytimes.com/learning/general/onthisday/20081101.html http://www.nytimes.com/learning/general/onthisday/20081104.html http://www.history.co.uk/this-day-in-history/November/04/also.html"} {"id": "11444", "contents": "ኤሩካ ኢንተርናሽናል ቢዝነስ አክሲዮን ማህበር (Eruka International Business Share Company) እንደ ኢትዮጵያውያን አቆጣጠር በመስከረም ወር 2000 ዓ.ም ተቋቋመ። የኢትዮጵያን ምርቶች በአለም ዙሪያ ለማስተዋወቅ እንዲሁም ተቀባይነት እንዲኖራቸው ለማድረግ ያላሰለሰ ጥረት በማድረግ ላይ የሚገኝና ምርቱን ለሚያሻሽጡ ደንበኞች ጠቀም ያለ ኮሚሽን የሚከፍል ድርጅት ነው።"} {"id": "49538", "contents": "ሰኸምሬዋጅኻው ሶበከምሳፍ በላይኛ ግብጽ በ2ኛው ጨለማ ዘመን (17ኛው ሥርወ መንግሥት) ምናልባት 1584-1577 ዓክልበ. አካባቢ የገዛ ፈርዖን ነበረ። ስሙ የሚታወቅ በተለያዩ ጽላቶችና ሐውልቶች ነው። ጉዞዎች ወደ ዋዲ ሐመመት ድንጋይ መፍለጫ ይላክ እንደ ነበር ይታወቃል። አንዱ ጽሑፍ ከ7ኛው አመት ሲሆን ዘመኑ ቢያንስ 7 ዓመት እንደ ቀረ ሊታወቅ ይችላል። እንዲሁም ንግሥቱ ኑበምሃት፣ ሴት ልጁ ሶበከምኸብ፣ እና ወንድ ልጁ ተከታዩ 2 ሶበከምሳፍ ይታወቃሉ።"} {"id": "48704", "contents": "የግዕዝ ኣልቦ ፊደል በላቲኑ ወይም ኣረቡ ኣልቦ ኣኃዝ (\"0\") ምትክ እንዲያግለግል የተሠራ ኣዲስ የኣኃዝ ምልክት ነው። የግዕዝ ፊደል ከጥንት ፊደላት ኣንዱ ስለሆነ የኣልቦ ቍጥር ምልክት ከሌላቸው ፊደላት ኣንዱ ነበር። ፊደሉን ለሟሟላት ግዕዝን ኮምፕዩተራይዝ ሲያደርጉ ዶ/ር ኣበራ ሞላ የግዕዝን ኣልቦ ፈጥረው ከ፴ ዓመታት በላይ ጥቅም ላይ ውለዋል። [1] ኣልቦው ጥቅም ላይ እንዲውል ዶክተሩ ከ\"1\" እስከ \"9\" ተጨማሪም ኣኃዞች በመጨመር የግዕዝን ቍጥሮች ብዛት ከ፳ ወደ ፴ ከፍ ኣድርገዋቸዋል። የዶክተሩ ኣሥር ኣዳዲስ የግዕዝ ቍጥራዊ (Numeric) ኣኃዞች ከኣንድ እስከ ዘጠኝ ከኣሉት የዩኒኮድ መደብ ውስጥ የገቡት ዘጠኙ ጥንታዊ ፊደላዊ (Alpahbetic) ኣኃዞች እንዲለዩ በቅርቡ መቀመጫዎቻቸውን ኣንስተዋል። ይህ ከግዕዝ ቀለሞች ጠባይም ጋር የሚሄድ ነው። ምክንያቱም ቍጥራዊና ፊደላዊ ኣኃዞች ቅርጾች መጋራት ስለሌለባቸውም ነው። ዶክተሩ ከዩኒኮድ በፊት የፈጠሩት የኣልቦ ቍጥራዊ ኣኃዝ መቀመጫ የኣለው ቀለም ሲሆን ከዩኒኮድ በኋላ በቅርቡ የጨመሯቸው ከኣልቦ እስከ ዘጠኝ የኣሉት መቀመጫ የሌላቸው ኣዳዲስ ኣሥር ቍጥራዊ ኣኃዛት ናቸው። ስለዚህ የዶክተሩ ኣልቦ ኣኃዞች ሁለት ዓይነቶች ናቸው። ዶክተሩ የግዕዝ ኣልቦ ኣኃዝ ቀለሞችና የግዕዝ ኣሥር ቤት ኣኃዛዊ ቍጥሮች ፈጣሪም ናቸው። እነዚህ ግኝቶችና ኣጠቃቀሞቻቸው በፓተንት ማመልከቻቸውም ተጠቅሰዋል።"} {"id": "17250", "contents": "ድር ቢያብር አንበሳ ያስር"} {"id": "13092", "contents": "ካዛክስታን በእስያ ውስጥ የሚገኝ አገር ነው። ዋና ከተማው ኑርሱልታን ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "13098", "contents": "ሌሊት ፀሐይ ከጠለቀችበት እስከምትወጣበት ያለው ጊዜ ነው። ይህ ማለት ነጠላ ኮከብ ስለ ሆነ የፈለክዋ ግማሽ በራስዋ ጥላ ስትሆን ነው። ምድር በ፳፬ ሰዓት ውስጥ እየዞረች ነጠላ ፀሐይ እያላት በስተኋላው ጥላ ወይም ሌሊት ይሆናል ማለት ነው። የፀሐይ ጮራ በጠፈር ተጉዞ ወደ ምድር የሚያንጸባርቀው እቃ እንደ ጨረቃ ሲነካ፣ ይበራል። የብርሃን ፎቶኖች እቃውን ሳይደርሱ ግን ወደ አይኑ አቅጣጫ ስለማይጓዙ አይታዩም፣ ስለዚህ በጨረቃ ዙሪያ ጮራ ቢኖርም ከምድር ጥቁር ብቻ ሊታይ ይቻላል።"} {"id": "12744", "contents": "ቃል ወይም በእንግሊዝኛው promise የሚባለው አንድን ነገር አንደሚያደርጉት ለማሳመን የሚሠጥ ንግግር ነው። ይህም በሀይማኖታዊ መልክ ከሆነ በመሃላ ሊታገዝ ይችላል። በተለምዶ ግን መሀላ አልባዎቹ ብቻ እንደ ቃል ይወሰዳሉ። በህግ ደግሞ ለአንድ ስምምነት (ውል) መስማማት ወይም ኮንትራት መግባት ማለት ነው። ምሳሌ፦ ቃል የዕምነት እዳ ነው። ይባላል።"} {"id": "12768", "contents": "አምክንዮ ማለት አንድን እውነት ከሌላ እውነት ጋር የሚያያይዝ መሳሪያ ማለት ነው ። ይህ የሚያሳየው የአምክንዮ ተፈጥሮ እውነትን ማግኘት ሳይሆን፣ እውነትን ማስተሳሰር ነው። በዚህ ትስስር ላይ ግን ፣ ብዙ ስህተቶች ይፈጠራሉ ( የማይያዙ እዉነታወችን ማያያዝ ፣ ያልተያያዙ እውነታወችን የተያያዙ ማስመሰል ፣ ወዘተ .. )። እነዚህን ስህተቶች የፍልስፍናና ሒሳብ ተማሪወች የአምክንዮ -ምክነት logical fallacy በማለት ሰብስበዋቸዋል ። 1. adhominem እሱኮ ፦ ምሳሌ ፦ አበበ ፦ መንገዶች እየተጣበቡ ስለሆነ ሌሎች መንግዶች መሰራት አለባቸው ። መሰረት ፦ አንተኮ ታክስ እንኳ አልከፈልክም ፣ ስለመንገድ እና ስለ መንግስት ስራ አታውቅም። እዚህ ላይ ፣ መሰረት የሰራችው ስራ adhominem/እሱኮ ይባላል ምክንያቱም አበበ ያነሳውን ጥሩ ነጥብ ከመወያየት ይልቅ ከነጥቡ ጋር ጭራሽ ግንኙነት የሌለ ነገር አንስታ ውይይቱን ዘጋች ። 2. appeal to force/ ዋ ! ምሳሌ ፦ አበበ ፦ መቸ ነው የሀገራችን ህዝብ ከርሀብ የሚዎጣው ? ማሞ ፦ አሜሪካ ገብተህ ዝም ብለህ ትዘባርቃለህ ። ማሞ እንግዲህ ለማለት የፈለገው አሜሪካ ባትገባ ኑሮ ይህን ነጥብ አታነሳም ነበር ። የማያነሳበት ምክንያት ፣ ምግብ ስለተትረፈረፍ ሳይሆን ፣ ይህን ነጥብ ቢያነሳ ሚደርስበት ነገር ስላለ ነው ። ይህ ዋ ! የሚባለው ምክነት ነው ። 3.red herring/ሸወዳ አበበ ፦ ትላንትና ባክሽ የትራፊክ ትኬት አገኘሁ መሰረት ፦ እንዳትከፍል !"} {"id": "12834", "contents": "ሙገር ሲሚንቶ በኦሮሚያ፣ ኢትዮጵያ የሚገኝ የእግር ኳስ ክለብ ነው። የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን አባል ሲሆን መቀመጫው ወንጂ ስታዲየም ነው። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "17382", "contents": "ከህጻን አትጫወት ይወጋሃል በእንጨት"} {"id": "48854", "contents": "ክሊቭላንድ (/ክሊቭልንድ/ በአሜሪካ፣ ኦሃዮ ስቴት ውስጥ የሚገኝ ከተማ ነው። በአሁኑ ወቅት ከ 388,072 በላይ ህዝብ ይኖርበታል።"} {"id": "17406", "contents": "ሃሪ ፖተር (ተከታታይ ፊልሞች)"} {"id": "17418", "contents": ""} {"id": "17532", "contents": "ረጅም አይደለም አጭር ፣ ወፍራም አይደለም ቀጭን ፣ ታግሎ የጣለኝ ከሰው ደጅ ፣ እኔን ያህል ነው እንጂ ፣ (ከዳንኤል ተፈራ)የደነባ ልጅ ሰ.ሸዋ"} {"id": "48932", "contents": "ጊዜዋ ወይም ግጃዋ (Withania somnifera) እስያና ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ቊጥቋጥ ተክል ነው። የአውጥ አስተኔ አባል ነው። ብዙ ከረም አጭር ቊጥቋጦ ነው። ትንንሽ አረንጓዴ አበቦች አሉት። የበሰለው ፍሬ ከብርቱካን እስከ ቀይ ቀለም ድረስ ይለውጣል። አንዳንድ ፈንገስ ወይም ተኋን አይነቶች ይበሉታል። አሿጋንዳ በተለይ በሕንድ በብዙ ደረቅ ክፍላገሮች፣ በኔፓል፣ ቻይና እና የመን ውስጥ ይታደጋል። ትንሹ እንጆሪ ፍሬ በሕንድ አንዳንዴ አይብን በመሥራት ይጠቀማል። እንዲሁም በኢትዮጵያ ጠላ በመሥራት እንደ ጠቀመ ተብሏል (አቢሲኒካ)። ተክሉ በሕንድ አገር አሿጋንዳ ተብሎ ረጃጅም ሥሮቹ በሕንድ ባሕላዊ ሕክምና (አዩርቬዳ) ከጥንት ጀምሮ ተጠቅመዋል። ብዙ መድሃኒት ፈውሶችና እድሜ የሚጨምር እጽ መሆኑ በሰፊው ቢታስብም ይሄ በዘመናዊ ሊቃውንት ገና አልተረጋገጠም። በየመን አገር ተክሉ ኡባብ ተብሎ የደረቅ ቅጠሉ ዱቄት ልጥፍ ለቁስልና ለመቃጠል ይለጠፋል።"} {"id": "48950", "contents": "ታህተ-ቆዳዊ ስብ የስብ አይነት ሲሆን በተለይ በሰው ልጅ ቆዳ ውስጥ ይገኛል። አንዳንድ ሰዎች ከፍ ያለ መጠን ሲወርሱ በአኗርኗራቸውም በቀለባቸው ትሪገር (መነሻ) ሊደረግ በተፈጥሮ ይችላል። ኑሮዋቸውና ምግባቸው ከቀየሩ ደግሞ ሊቀነስ ይቻላል።"} {"id": "49928", "contents": ""} {"id": "49934", "contents": "ዩሪ ማዡጋ (ዩክሬንኛ፦ Юрій Миколайович Мажуга፣ 1931፣ ኪየቭ) የዩክሬን ተዋናይ ነው። እውነት (1957) አንድ አሻንጉሊት (2002)"} {"id": "49958", "contents": "ፒየር ዴቭድ ጊታ (ተወለደ ትቅምት ፳፰፣ ፲፱፻፷) ነው የፈረንሳይ ትልቅ ተጽእኖ የፈጠረ አለምአቀፍ የኢዲኤም ሙዚቀኛ። የመጀመሪያ አልበሙ ጀስት ኧ ልትል ሞር ሎቭ በ፲፱፻፺፬ ተለቀቀ። ዴቭድ ጊታ ተመርጧል ቁጥር አንድ ዲጄ በ፳፻፫፣ በ፳፻፲፪፣ እና በ፳፻፲፫። ሽጧል ከ፱ ሚልየን በላይ አልበሞችን እና ከ፴ ሚልየን በላይ ነጠላዎችን በአለም። ዴቭድ ጊታ ተወለደ አደገም ፓሪስ፣ የመጀመሪያ አልበሙን ለቀቀ በ፲፱፻፺፬፤ ጊታ ብላስተር እና ፖፕ ላይፍ ተከተሉ በ፲፱፻፮ እና በ፲፱፻፺፱፤ ከአለምአቀፍ ስኬትጋ ያስተዋወቀው ዋን ሎቭ አልበም በ፳፻፩ ተለቀቀ አካተተም ነጠላዎቹን \"ወን ሎቭ ቴክስ ኦውቨር\"፣ \"ጌቲን' ኦውቨር ዩ\"፣ \"ሰክሲ ብች\"፣ እና \"ሚሞሪስ\"፣ የመጀመሪያዎቹ ሶስቶቹ የደረሱ አንደኝነት ላይ ከዩናይትድ ኪንግደም የሙዚቃ ደረጃ ሰንጠረዥ። ተከታዩ አልበም ነትን በት ዘ ቢት ቀጠለው ይህንኑ ስኬት አምርቶ ነጠላዎቹን \"ዌር ዘም ገርልስ አት\"፣ \"ልትል ባድ ገርል\"፣ \"ውዝአውት ዩ\"፣ \"ታይቴንየም\"፣ እና ተርን ሚ ኦን\"። በ፳፻፲ ሰባተኛ አልበሙ 7 አካተተ ድምጻዊያንን—ጄ ባልቭን፣ ኒኪ ምናዥ፣ ጄይስን ደሩሎ፣ ሲያ፣ ጂ-ኢዚ እና ሌሎችን። 7 ፲፪ ሙዚቃችን ሊያካትት ችሏል በዴቭድ ጊታ ሌላ ስም ጃክ ባክ። የዴቭድ ጊታ ሽልቶች ይካተታሉ ሁለት የግራሚ ሽልማቶች፣ አሜሪከን ሚውዚክ ሽልማት፣ እና የቢልቦርድ ሽልማት። Just A Little More Love (2002) Guetta Blaster (2004) Pop Life (2007) One Love (2009) Nothing But The Beat (2011) Listen (2014) 7 (2018)"} {"id": "49964", "contents": "ሥነ ፈሳሽ የተፈጥሮ ኅግጋት (ፊሲክስ) ጥናት ክፍል ሲሆን ትኩረት ሰጥቶ የሚመራመረው ስለ ፈሳሽ፣ አየር እና ፕላዝማ ቁስ አካላት ሥነ እንቅስቃሴ ነው። የዚህ ዕውቀት መስራች ተብሎ የሚታዎቀው የጥንቱ ግሪክ አርኪሜድስ ነው። አርኪሜድስ «ጠጣር ነገሮች በፈሳሽ ነገር ውስጥ ለመንሳፈፍ ምን ምክንያት አላቸው?» የሚለውን ጥያቄ ለመፍታት ሞክሮ፣ በኋላም ስለዚህ ጉዳይ መሪ ሃሳብ ሲያገኝ፣ ዩሬካ እያለ በደስታ በግሪክ አገር መንገዶች እራቁቱን እንደሮጠ ትርክት አለ።"} {"id": "49988", "contents": "ብሔራዊ መዝሙር ማለት የአንዱ ሀገር ሕዝብ አገራቸውን ይሚያከብሩበት ይፋዊ ዘፈን ነው። አሁን ከሚገኙት ብሔራዊ መዝሙሮች መካከል፣ የጃፓን ብሔራዊ መዝሙር ወይም «ኪሚጋዋ» ከሁሉ ጥንታዊ የሆነው ግጥም አለው፤ ቃሎቹም በ912 ዓም ታተሙ። ዜማው ግን በ1872 ዓም ተቀነባበረ፤ በ1880 ዓም ደግሞ ይፋዊ የጃፓን መዝሙር መጀመርያ ተደረገ። በፖላንድ መዝሙሩ «ቦጉሮድዚጻ» በ970 ዓም እንደ ተቀነባበረ ይታመናል። ከሁሉ ጥንታዊው ጽሑፍ ቅጂ ከ1400 ዓም ያህል እንደ ሆነ ይታመናል። ይህ እስከ 1787 ዓም እስከ ፖላንድ መጀመርያ ውድቀት ድረስ ይቀጠል ነበር። የኔዘርላንድ መዝሙር «ውልሄመስ» በ1560 ግድም ተጽፎ ቢሆንም እስከ 1924 ዓም ድረስ ይፋዊ አልተደረገም፤ እስካሁንም ድረስ ይፋዊ ነው። በ1581 ዓም የ«ማርሽ ፬ኛው አንሪ» ዜማ ተጻፈ፤ እስከ 1784 ዓም ድረስ እንደ ፈረንሳይ ብሐራዊ መዝሙር አገለገለ። እስካሁን ድረስ የብሪታንያ መዝሙር የሆነው «ጎድ ሰይቭ ዘ ኲን» የተጻፈው በ1611 ዓም ያህል እንደ ነበር ይታመናል፤ ከ1737 ዓም ጀምሮ እንደ ብሔራዊ መዝሙር አገልግሏል። ከነዚህም በኋላ ከ1700ዎችና 1800ዎች ጀምሮ ብሐራዊ መዝሙሮች በአውሮፓና በመላው ዓለም ዘመናዊ ሆኑ።"} {"id": "8484", "contents": "ንጉጊ ዋ ቲዮንጎ ይርኬንያ ጸሐፊ ናቸው። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "8490", "contents": "ኤድጋር አለን ፖ (ጃንዩዌሪ 19 ቀን 1809 እ.ኤ.አ. – ኦክቶበር 7 ቀን 1849 እ.ኤ.አ.) አሜሪካዊ ጸሐፊና ባለቅኔ ነበረ።"} {"id": "8496", "contents": "አሌክስ ሃሌይ (እ.አ.አ. ከ1921-1992) ታዋቂ አሜሪካዊ ደራሲ ነው። በዋናነት እንግሊዝኛ: Roots በተሰኘው ስራው ይታወቃል። ‎የአሜሪካዊ ደራሲያን ዝርዝር (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "8508", "contents": "«ዓለም» የሚለው ቃል ብዙ የተለያዩ ጥቅሞች አሉት፦ ማንኛውም ፈለክ ሊሆን ይችላል በተለይ ምድር በሙሉ ጠፈር ወይም ተጨባች ዕውነታ ሁሉ በሙሉ፣ ዓለም (ፍልስፍና) የሰው ልጅ ሁኔታ ነው ዓለም (ሃይማኖት) በአንዳንድ እምነት ብልሹ ወይም ከንቱነት ያመለክታል ዓለም ደግሞ ከሰው ልጆች ኑሮ አንድ ክፍል ሊሆን ይችላል። ለምሳሌ 'የሥነ-ጽሑፍ ዓለም' ወይም 'የንግድ ዓለም'፣ ከምድር ውስጥ አንድ ክፍል ወይም መኖሪያ፤ ለምሳሌ አዲስ ዓለም (ምዕራብ ክፍለ-አለም) እና የድሮ ዓለም (ምሥራቅ ክፍለ-አለም) አሉ፤ ደግሞ የአረብ አለም። በአማርኛ ደግሞ የሰው ስም ሊሆን ይችላል።"} {"id": "50066", "contents": "የሐዋርያት ሥራ ፩ በሐዋርያት ሥራ መጽሐፍ የመጀመሪያው ምዕራፍ ሲሆን የሚያተኩረው በጌታችን በመድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ እርገትና እስከ ጰራቅሊጦስ (መንፈስ ቅዱስ) መምጣት በፊት ሐዋርያት የሠሩት መንፈሳዊ ተግባራት ናቸው ። የጻፈውም ቅዱስ ሉቃስ እንደሆነ በማስረጃ ሙሉበሙሉ ቤተክርስቲያን የምታምነው ነው ይህም በ፳፮ ንዑስ ክፍሎች ይካተታል ። የሐዋርያት ሥራ ምዕራፍ ፩ 1-2፤ቴዎፍሎስ፡ሆይ፥ኢየሱስ፡የመረጣቸውን፡ሐዋርያትን፡በመንፈስ፡ቅዱስ፡ካዘዛቸው፡በዃላ፡ እስከዐረገበት፡ ቀን፡ድረስ፥ያደርገውና፡ያስተምረው፡ዘንድ፡ስለዠመረው፡ዅሉ፡ መዠመሪያውን፡ነገር፡ጻፍኹ፤ 3፤ደግሞ፡አርባ፡ቀን፡እየታያቸው፡ስለእግዚአብሔርም፡ መንግሥት፡ነገር፡እየነገራቸው፥በብዙ፡ማስረጃ፡ከሕማማቱ፡በዃላ፡ሕያው፡ኾኖ፡ለእነርሱ፡ ራሱን፡አሳያቸው። 4፤ከነርሱም፡ጋራ፡ዐብሮ፡ሳለ፡ከኢየሩሳሌም፡እንዳይወጡ፡አዘዛቸው፥ ነገር፡ግን፦ከእኔ፡የሰማችኹትን፡አብ፡የሰጠውን፡የተስፋ፡ቃል፡ጠብቁ፤ 5፤ዮሐንስ፡በውሃ፡ አጥምቆ፡ነበርና፥እናንተ፡ግን፡ከጥቂት፡ቀን፡በዃላ፡በመንፈስ፡ቅዱስ፡ትጠመቃላችኹ፡ አለ። 6፤እነርሱም፡በተሰበሰቡ፡ጊዜ፦ጌታ፡ሆይ፥በዚህ፡ወራት፡ለእስራኤል፡መንግሥትን፡ ትመልሳለኽን፧ብለው፡ጠየቁት። 7፤ርሱም፦አብ፡በገዛ፡ሥልጣኑ፡ያደረገውን፡ወራትንና፡ ዘመናትን፡ታውቁ፡ዘንድ፡ለእናንተ፡አልተሰጣችኹም፤ 8፤ነገር፡ግን፥መንፈስ፡ቅዱስ፡ በእናንተ፡ላይ፡በወረደ፡ጊዜ፡ኀይልን፡ትቀበላላችኹ፥በኢየሩሳሌምም፡በይሁዳም፡ዅሉ፡ በሰማርያም፡እስከምድር፡ዳርም፡ድረስ፡ምስክሮቼ፡ትኾናላችኹ፡አለ። 9፤ይህንም፡ከተናገረ፡ በዃላ፡እነርሱ፡እያዩት፡ከፍ፡ከፍ፡አለ፤ደመናም፡ከዐይናቸው፡ሰውራ፡ተቀበለችው። 10፤ርሱም፡ሲኼድ፡ወደ፡ሰማይ፡ትኵር፡ብለው፡ሲመለከቱ፡ሳሉ፥እንሆ፥ነጫጭ፡ልብስ፡ የለበሱ፡ኹለት፡ሰዎች፡በአጠገባቸው፡ቆሙ፤ 11፤ደግሞም፦የገሊላ፡ሰዎች፡ሆይ፥ወደ፡ሰማይ፡እየተመለከታችኹ፡ስለ፡ምን፡ቆማችዃል፧ ይህ፡ከእናንተ፡ ወደ፡ሰማይ፡የወጣው፡ኢየሱስ፡ወደ፡ሰማይ፡ሲኼድ፡እንዳያችኹት፥እንዲሁ፡ ይመጣል፡አሏቸው። 12፤በዚያን፡ጊዜ፡ደብረ፡ዘይት፡ከሚባለው፡ተራራ፡ወደ፡ኢየሩሳሌም፡ ተመለሱ፥ርሱም፡ከኢየሩሳሌም፡የሰንበት፡መንገድ፡ያኽል፡የራቀ፡ነው። 13፤በገቡም፡ጊዜ፡ ወደሚኖሩበት፡ሰገነት፡ወጡ፥ጴጥሮስና፡ ዮሐንስም፣ያዕቆብም፣እንድርያስም፣ፊልጶስም፣ ቶማስም፣በርተሎሜዎስም፣ማቴዎስም፣የእልፍዮስ፡ልጅ፡ያዕቆብም፣ቀናተኛ፡የሚባለው፡ ስምዖንም፣የያዕቆብ፡ልጅ፡ይሁዳም። 14፤እነዚህ፡ዅሉ፡ከሴቶችና፡ከኢየሱስ፡እናት፡ ከማርያም፡ከወንድሞቹም፡ጋራ፡ባንድ፡ልብ፡ኾነው፡ለጸሎት፡ይተጉ፡ነበር። 15፤በዚህም፡ወራት፡ጴጥሮስ፡መቶ፡ኻያ፡በሚያኽል፡በሰዎች፡ማኅበር፡ዐብረው፡በነበሩ፡ በወንድሞቹ፡መካከል፡ተነሥቶ፡አለ፦ 16፤ወንድሞች፡ሆይ፥ኢየሱስን፡ለያዙት፡መሪ፡ ስለኾናቸው፡ስለ፡ይሁዳ፡መንፈስ፡ቅዱስ፡አስቀድሞ፡በዳዊት፡አፍ፡የተናገረው፡የመጽሐፍ፡ ቃል፡ይፈጸም፡ዘንድ፡ይገ፟ባ፟፡ነበር፤ 17፤ከእኛ፡ጋራ፡ተቈጥሮ፡ነበርና፥ለዚህም፡አገልግሎት፡ ታድሎ፡ነበርና። 18፤ይህም፡ሰው፡በዐመፅ፡ዋጋ፡መሬት፡ገዛ፥በግንባሩም፡ተደፍቶ፡ከመካከሉ፡ ተሰነጠቀ፥አንዠቱም፡ዅሉ፡ተዘረገፈ፤ 19፤በኢየሩሳሌምም፡ለሚኖሩ፡ዅሉ፡ታወቀ፤ ስለዚህም፡ያ፡መሬት፡በቋንቋቸው፡አኬልዳማ283፡ተብሎ፡ተጠራ፥ርሱም፡የደም፡መሬት፡ ማለት፡ነው። 20፤በመዝሙር፡መጽሐፍ፦መኖሪያው፡ምድረ፡በዳ፡ትኹን፥የሚኖርባትም፡ አይኑር፤ደግሞም፦ሹመቱን፡ሌላ፡ይውሰዳት፡ተብሎ፡ተጽፏልና። 21-22፤ስለዚህ፥ከዮሐንስ፡ጥምቀት፡ዠምሮ፥ከእኛ፡ዘንድ፡እስካረገበት፡ቀን፡ድረስ፥ጌታ፡ ኢየሱስ፡በእኛ፡መካከል፡በገባበትና፡በወጣበት፡ዘመን፡ዅሉ፥ከእኛ፡ጋራ፡ዐብረው፡ከነበሩት፡ ሰዎች፥ከነዚህ፡አንዱ፡ከእኛ፡ጋራ፡የትንሣኤው፡ምስክር፡ይኾን፡ዘንድ፡ይገ፟ባ፟ል። 23፤ኢዮስጦስም፡የሚሉትን፡በርስያን፡የተባለውን፡ዮሴፍንና፡ማትያስን፡ኹለቱን፡አቆሙ። 24-25፤ሲጸልዩም፦የዅሉን፡ልብ፡የምታውቅ፡አንተ፡ጌታ፡ሆይ፥ይሁዳ፡ወደገዛ፡ራሱ፡ስፍራ፡ ይኼድ፡ዘንድ፡በተዋት፡በዚች፡አገልግሎትና፡ሐዋርያነት፡ስፍራን፡እንዲቀበል፡የመረጥኸውን፡ ከነዚህ፡ከኹለቱ፡አንዱን፡ሹመው፡አሉ። 26፤ዕጣም፡ተጣጣሉላቸው፥ዕጣውም፡ለማትያስ፡ ወደቀና፡ከዐሥራ፡አንዱ፡ሐዋርያት፡ጋራ፡ተቈጠረ።"} {"id": "8856", "contents": "ቦቢ ፔንድራጎን (እንግሊዝኛ፡ Bobby Pendragon) በዋናው ደራሲው ዲጀይ መክሄይል ልቦለድ ፔንድራጎን ውስጥ አንድ ወጣት ወንድ ልጅ ነው። የሱ ጓደኞች ኮርትኒ ቼትዊንድና ማርክ ዳይሞንድ ናቸው።"} {"id": "15474", "contents": "ማግባቱ ቀርቶብኝ በታጨሁ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "15480", "contents": "ምን ቢፋቀሩ አብረው አይቀበሩ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሞት በግል የሚደርስ መጥፎ ክስተት መሆኑን የሚያሳይ"} {"id": "15486", "contents": "ሞት የሰጠው ቀባሪ አያሳጣውም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "50108", "contents": ""} {"id": "3660", "contents": "ኪቶ (Quito፣ በኦፊሴሉ San Francisco de Quito /ሳን ፍራንሲስኮ ዴ ኪቶ/) የኤኳዶር ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨመር 2 ሚሊዮን ሆኖ ሲገመት፣ የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ (1997 ዓ.ም.) 1.5 ሚሊዮን ሆኖ ይገመታል። ከተማው 00°14′ ደቡብ ኬክሮስ እና 78°30′ ምዕራብ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል። ከጥንት ጀምሮ ከተማ በዚህ ስፍራ ነበር። የኢንካ መንግሥት ከተማውን በ1500 ዓ.ም. ገዳማ ያዙት። ነገር ግን ስፓንያውያን በደረሱበት ጊዜ በ1525 ዓ.ም፤ እንዳይማረኩት የኢንካ አለቃ ሩሚኛዊ ከተማውን ፈጽሞ አቃጠለው። ከዚያ ስፓንያውያን በ1526 ሳን ፍራንሲስኮ ዴ ኪቶ ብለውት እንደገና ሠፈሩበት። በ1533 ዓ.ም. ሥፍራው በይፋ 'ከተማ' ተብሎ ተሰየመና ከ1555 ዓ.ም. ጀምሮ ለአውራጃው መቀመጫ ሆነ።"} {"id": "20232", "contents": "ንጉስ አንጋሹን ቤተክርስቲያን ቀዳሹን የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20238", "contents": "ንጉስ ይተክላል ንጉስ ይነቅላል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "15966", "contents": "ሴት የላከው ምልክቱን አይረሳም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሴት የላከው ወንድ ብዙ ከባድ ስራወችን መፈጸም እንዲችል የሚያስገነዝብ አባባል።"} {"id": "20250", "contents": "ንግግር ሲበዛ ይጠፋል ማር ሲበዛ ያስተፋል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "50360", "contents": "ገብርኤል (ቅዱስ ገብርኤል)"} {"id": "13860", "contents": "የአዳል ሱልጣኔት ተብሎ ይታወቅ የነበረው ግዛት በመካከለኛው ዘመን (ከ1415 - 1555 ዓ.ም.) የነበረ የብዙ እስልምና ተከታይ ጎሳወች ድብልቅ የነበረ ግዛት ነው። አንዳንድ ተመራማሪወች አብዛኛው አዳል የአፋር ጎሳወች ተዋጾ ነበረበት ሲሉ አንዳንዶች ደግሞ ባብዛኛው ከዲር እና ዳሩድ የሶማሌ ነገዶች የተውጣጣ ነበር ይላሉ። የአዳልን ሱልጣኔት አብዛኛ ጎሳ ስብጥር ክርክር ይውደቅ እንጂ በርግጥም ሱልጥኔቱ የብዙ ጎሳወች ስብስብ እንደነበር ግን ክርክር የለም። . . . . . . ."} {"id": "20466", "contents": "እውር ሲወበራ ከመሪው ይጣላ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20472", "contents": "እውር ቢፈርዱ እውር ይወልዱ የአማርኛ ምሳሌ ነው። እውር ቢፈርዱ እውር ይወልዱ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "9600", "contents": ""} {"id": "9606", "contents": "ጳጉሜ ሲወልስ ጎተራህን አብስ ጳጉሜ ሲወልስ ገበሬ ጎተራህን አብስ ጳጉሜ ቢለግስ ጎታህን አብስ"} {"id": "9690", "contents": "አሞራውያን (ሱመርኛ፦ ማርቱ ፤ አካድኛ፦ አሙሩ፤ ግብጽኛ፦ አማር፣ ዕብራይስጥ፦ אמורי /አሞሪ/) በጥንት ከኤፍራጥስ ወንዝ ወደ ምዕራብ የኖረ ሕዝብ ነበረ። «የማርቱ አገር» ከሁሉ ጥንታዊ በሆኑት ሱመራዊ ምንጮች ለምሳሌ በኤንመርካርና የአራታ ንጉሥ ወይም በኤብላ ጽላቶች ይጠቀሳል። ለአካድ ነገሥታት ደግሞ 'ማርቱ' በአካድ ዙሪያ ከነበሩት 'አራት ሩቦች' አንዱ ሲሆን ሌሎቹ 3 ሱባርቱ፣ ሱመርና ኤላም ነበሩ። ይህ ስያሜ ወደ ምዕራብ የሆኑት አገራት ሶርያና ከነዓን ይጠቀልል ነበር። ሉጋልባንዳና የአንዙድ ወፍ በተባለው ትውፊት ዘንድ፣ የኡሩክ መጀመርያ ንጉሥ ኤንመርካር እነሱን ለመከልከል በ፶ኛው ዓመት ግድግዳ በበረሃ አሠራ፣ ይህም ምናልባት 2425 ዓክልበ. ሆነ። የአካድ ንጉሥ ናራም-ሲን ስሜን ሶርያን 2040 ዓክልበ. ገደማ ወርሮ ዘመተባቸው፤ ልጁም ሻር-ካሊ-ሻሪ እንዲህ አደረገ። በኡር መንግሥት ዘመን በአንዳንድ ሰነድ አሞራውያን እንደ ዘላኖች ይሰደባሉ። ለምሳሌ፦ «ምንምን እህል የማያውቁት ማርቱ.... ምንም ቤት ወይም መንደር የማያውቁት ማርቱ፣ የተራሮች ደደቦች... ለእንጉዳይ የሚቆፈር ማርቱ... (ምድርን ለማረስ) ጉልበቱን የማይበርከክ፣ ጥሬ ሥጋ የሚበላ፣ በሕይወቱ ዘመን ቤት የሌለው፣ ከሞተ በኋላ የማይቀበር ነው»። «ስንዴና እህል ያዘጋጃሉ፤ አሞራዊ ግን ምን እንዳለበት ሳያውቅ ይበላዋል!» በኡር መንግሥት ጊዜ፣ አሞራውያን በአገሩ ውስጥ በጣም በመብዛታቸው ምክንያት፣ እንደገና እነሱን ለመከልከል ንጉሶቹ እንደ ሹ-ሲን ከጤግሮስና ከኤፍራጥስ መኃል አዲስ ታላቅ ግድግዳ ሠርተው ነበር። የኡር መንግሥት በኤላም እጅ በ1879 ዓክልበ."} {"id": "16308", "contents": "ቀይ ስህተት በኢትዮጵያዊያን የተሠራ ፊልም ነው። ፊልሙ በሀገሪቱ ሲኒማ ቤቶች ረዥም ጊዜ የቆየ ሲሆን በህዝብ ዘንድ ከፍተኛ ተቀባይነትን አግኝቷል።"} {"id": "50690", "contents": "መንገደኛው በ2009 እ.ኤ.አ. የወጣ የየዝና ነጋሽ አልበም ነው።"} {"id": "18138", "contents": "እሳት ወይስ አበባ ፡ በ ጸጋዬ ገብረ መድህን ተዘጋጅቶ በ1973 ዓ.ም. እና እንደገና በ1999 ዓ.ም የታተመ የግጥም መጽሃፍ ነው ። ^ Thanks to: Lapsley/Brooks Foundation @ good-amharic-books.com"} {"id": "18192", "contents": "እንግሊዝኛ አማርኛ መዝገበ ቃላት 1972 ፡ በወፍ ልሳል የተደረሰ ከእንግሊዝኛ ወደ አማርኛ መዝገበ ቃላት ሲሆን ባጠቃላይ 1503 ገጾችን ይዟል። መጽሐፉ ከሌሎች መዝገበ ቃላት ለየት የሚለው ቃላትን በቃላት ሳይሆን የሚተረጉመው፣ በአገባባቸው ነው። ስለሆነም ለእንግሊዝኛ ተማሪዎች ከሁሉ መዝገበ ቃላት በተለየ ከፍተኛ ጥቅም አለው። መጽሐፉ በ1972 ታተመ። የሚታዩት ገጾች ላይ ፊደሉን ለይተው ቢጫኑ የመጽሃፉን 1503 ገጾች ማንበብ ይችላሉ። መግቢያ AA-ANY ANY-BEH BEH-BYS CA-COD CAE-COU CAE-DEV DEW-DYS E F G H I-Int INT-KNU L M NA- OX PA-POI POE-PYT Q - REQ REQ- RYE SAB-SHA SHE-SHOU SOV-STR STU-TA TE-TRA TRE-UVU VAL-WED WED-ZOO ^ Thanks to: አቶ ላፕስሊይ እና Lapsley/Brooks Foundation @ [good-amharic-books.com]"} {"id": "50900", "contents": "መራአዊ ማህደረ ሰብሃት ቅድስት ድንግል ማርያም ገዳም"} {"id": "50924", "contents": "ዛንዚባር፤ ስዋሂሊ /ዛንዚባር/; አረብኛ /ዚንጂባር/ የታንዛኒያ የራስ ገዥ ደሴት ክልል ነው። ከዋናው የባህር ዳርቻ 25-50 ኪ.ሜ (ከ 16 - 31 ማይሜ) በሆነችው ሕንድ ውቅያኖስ ውስጥ ከሚገኘው የዛንዚባር አርኪፔላጎ የተዋቀረ ሲሆን ብዙ ትናንሽ ደሴቶችን እና ሁለት ትልልቆችን ያቀፈ ነው። ኡንጉጃ (ዋናው ደሴት፣ በተራው አጠቃቅም «ዛንዚባር» ይባላል) እና ፔምባ ደሴት የተባለው ትልልቆቹ ናቸው። ዋና ከተማው በኡንጉጃ ደሴት ላይ የምትገኘው ዛንዚባር ከተማ ናት። ታሪካዊ ቦታዋ ስቶን ታውን ሲሆን ይህም የዓለም ቅርስ ናት ። የዛንዚባር ዋና ዋና ኢንዱስትሪዎች ቅመማ ቅመም ፣ ራፊያ ዘምባባ፣ እና ቱሪዝም ናቸው። በተለይም ደሴቶቹ ቅርንፉድ ፣ ገውዝ ፣ ቀረፋ እና ጥቁር በርበሬ ያመርታሉ ። በዚህ ምክንያት የዛንዚባር አርኪፔላጎ ፣ ከታንዛኒያ ማፊያ ደሴት ጋር አንዳንድ ጊዜ በአካባቢው “የቅመም ደሴቶች” ተብለው ይጠራሉ (ከኢንዶኔዥያው ከማሉኩ ደሴቶች የተወሰደ ቃል ነው) ። ዛንዚባር የዛንዚባር ቀይ ጉሬዛ ፣ የዛንዚባር አነር መሳይ መጠማት እና የጠፋ ወይም ብርቅዬ የዛንዚባር ነብር መኖሪያ ነው።"} {"id": "16422", "contents": "ባሌ ሮቤ በደቡብ መካከለኛው ኢትዮጵያ፣ በኦሮሚያ ክልል ባሌ ዞን ውስጥ የሚገኝ ከተማ ነው። ይህ ከተማ በላቲቱድ እና ሎንግቲዩድ 7°7′ ሰሜን ኬክሮስ እና 40°0′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ይገኛል።"} {"id": "16434", "contents": "አገልግሎት ከአገልግሎት ሰጭ ለገዥ ወይም ተጠቃሚ በተመጣጣኝ የገንዘብ ወይም የዓይነት ክፍያ የሚሰጥ ጥቅም ነው።"} {"id": "16440", "contents": "አምጭ በግብይት ሂደት ውስጥ ሸቀጥን ለገዥ በተመጣጣኝ ክፍያ የሚያቀርብ [[የግብይት አካል] ነው።"} {"id": "16452", "contents": "እዮኤል ዮሐንስ ታዋቂ ኢትዮጵያዊ ዘፋኝ ነው። እዮኤል ዮሐንስ በ፲፱፻፳፯ ዓ.ም. ተወለደ። እዮኤል ዮሐንስ በመጀመሪያ ዲያቆን እንደነበርና አቶ መኮንን ሀብተወልድ ሲቀድስ ድምፁን ሰምተው ፲፱፻፴፭ ዓ.ም. አስጠርተው በሀገር ፍቅር እንዲቀጠር እንዳደረጉትና በድምፃዊነትም፣ በቲያትር ደራሲነት በተፈጥሮው የታደለ በመሆኑ በቲያትር ቤቱ ትልቅ ዝናን ለማትረፍ በቅቷል። ናሽናል ቢብሊዮግራፊ ቡድን፣ የአንጋፋ አርቲስቶች መዝገበ የሕይወት ታሪክ፣ መጋቢት ፳፻፣ ገጽ 12 (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "16458", "contents": "ሸማች የግብይት ሥርዓት ውስጥ ዋና ተዋናይ ሲሆን ድርሻውም ለኑሮው አስፈላጊ የሆኑ ሸቀጦችን ይገዛል። ገዥዎች ሁሉ ሸማቾች ናቸው ማለት አይቻልም። ነገር ግን ሸማቾች ሁሉ ገዥዎች ናቸው።"} {"id": "16506", "contents": "ፍሬው ኃይሉ ታዋቂ ኢትዮጵያዊ ድምፃዊ፣ የሙዚቃ አቀናባሪ፣ ተዋናይ እና የግጥምና ዜማ ደራሲ ነው። ፍሬው ኃይሉ በ፲፱፻፴፫ ዓ.ም. በትግራይ ክ/ሀገር ተንቤን አውራጃ ተወለደ። ቀደም ሲል በድቁና ሲያገለግል የነበረው ፍሬው በ፲፱፻፵፯ ዓ.ም. ወደ አዲስ አበባ በመምጣት በሀገር ፍቅር ቲያትር ቤት ተቀጠረ። ፍሬው በአኮርዲዮን አጨዋወት ቅልጥፍናው የሚደነቅ ከመሆኑም ሌላ የሙዚቃ አቀናባሪ፣ የተዋጣለት ተዋናይ፣ የግጥምና ዜማ ደራሲ ነበር። ፍሬው ሀይሉ በሕይወት ዘመኑ ከአንድ መቶ በላይ ዜማዎችን ተጫውቷል። ከተጫወታቸው ዜማዎች በተለይ «ዐይን የተፈጠረው»፣ «እሽሩሩ»፣ «ሱቅ በደረቴ» እና «ኑኑዬ ጨቅላዋ» የተሰኙት ዜማዎች ተወዳጅነታቸው ላቅ ያለ ነው። ፍሬው በ፲፱፻፵፱ ዓ.ም. አምስት የሚሆኑ የባህል ዜማዎችን በሸክላ አስቀርፆ ለሕዝብ አቅርቧል። ናሽናል ቢብሊዮግራፊ ቡድን፣ የአንጋፋ አርቲስቶች መዝገበ የሕይወት ታሪክ፣ መጋቢት ፳፻፣ ገጽ 17 (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "16518", "contents": "ቀልደኛ ገበሬ ናይት ክለብ ከፈተ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "16524", "contents": "ቀስ በቀስ እንቁላል በእግሩ ይሄዳል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዘገምተኛ ትናናሽ ለውጦች ለከፍተኛ ለውጥ መሰረት ናቸው"} {"id": "14022", "contents": "ሚያዝያ ፳፯ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪፻፴፯ ኛው ዕለት ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በዘመነ ዮሐንስ ፻፳፱ ዕለታት ሲቀሩ፤ በዘመነ ማቴዎስ፤ ማርቆስ እና ሉቃስ ደግሞ ፻፳፰ ዕለታት ይቀራሉ። ይህች ቀን በአገራችን ታሪክ ሁለት የሐዘንና የደስታ ቀኖችን ትዘክራለች። ሚያዝያ ፳፯ ቀን ፲፱፻፳፰ ዓ/ም የፋሽሽት ኢጣልያ ጄነራል ባዶሊዮ በጊዚያዊ ድል አድራጊነት አዲስ አበባን ከቁጥጥሩ ሥር ያደረገበትና ነጻነታችንን ያጣንበት ዕለት ሲሆን ልክ በአምስት ዓመቱ በ ፲፱፻፴፫ ዓ/ም ደግሞ ንጉሠ ነገሥቱ በአርበኞች አባት እናቶቻችን ትግል፣ በእንግሊዝ እና ግብረአበሮቿ ዕርዳታ በድል አድራጊነት አዲስ አበባ የገቡበት ዕለት ነው። የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያንም ይሄንን ዕለት ከነጻነት ቀን በተጨማሪ በመድሃኔ ዓለም ኢየሱስ ክርስቶስ ስም ትዘክረዋለች። ፲፱፻፳፰ ዓ/ም አዲስ አበባ በፋሽሽት ኢጣልያ ሠራዊት እጅ ወደቀች። ፲፱፻፴፫ ዓ/ም ዓፄ ኃይለ ሥላሴ በድል አድራጊነት መናገሻ ከተማችን አዲስ አበባ ገቡ። ፲፱፻፴፰ ዓ/ም - የጄኔራል ዊንጌት ፪ኛ ደረጃ ትምህርት ቤትየፋሺስት ኢጣልያ የራዲዮ ጣቢያ በነበሩ በተበታተኑ አሮጌ ቤቶች ውስጥ፣ ከመላው አገሪቱ ጠቅላይ ግዛቶች ለመጡ ፳፰ የመጀመሪያ ተማሪዎች የትምህርት አገልግሎት መስጠቱን ጀመረ። ፲፱፻፶፮ ዓ/ም የአውሮፓ ሸንጎ (The Council of Europe) ይሄንን ዕለት “የአውሮፓ ቀን” ብሎ ሰይሞታል ፲፱፻፷፮ ዓ/ም - ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ በብሔራዊ የድል በዐል ላይ ባደረጉት ንግግር፣ በአገሪቱ የተለኮሰውን የአብዮት እሳት በተመለከተ ከውጭ የሚራገብ ነቀርሳ እንደሆነና ኢትዮጵያውያን በሙሉ በሕብረት እንዲቃወሙት ጥሪያቸውን አሰሙ። ፲፱፻፺፱ ዓ/ም የኬንያ አየር መንገድ በረራ (KQ 507) ካሜሩን ላይ በአደጋ ወደቀ። (እንግሊዝኛ) P.R.O., FCO 371/1829 -ANNUAL REVIEW FOR ETHIOPIA FOR 1974 (እንግሊዝኛ) http://en.wikipedia.org/wiki/May 5 http://wingatealumni.org/d7/sites/default/files/pictures/wingate_history.pdf"} {"id": "20916", "contents": "ዝናብ ሲያባራ ዋሻ ምን ያሻ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዝናብ ሲያባራ ዋሻ ምን ያሻ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20922", "contents": "ዝናብ ዘነበ ቢለው ከደጅህ እየው የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዝናብ ዘነበ ቢለው ከደጅህ እየው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "18264", "contents": "ደቡብ የሚለው ቃል ስም፣ የስም ገላጭ ወይም የግሥ ገላጭ ሊሆን ይችላል፣ ከአራቱ ዋና ዋና የአቅጣጫ መጠሪያዎች አንዱ ነው። ይህ አቅጣጫ ለሰሜን ተቃራኒ ሲሆን ለምስራቅ እና ለምዕራብ ደግሞ ቀጤ ነክ ነው። እንደ ስምምነት ሁኖ የማንኛውም ካርታ የታችኛው ክፍል ደቡብ ተደርጎ ይወሰዳል። ደግሞ ይዩ፦ ደቡብ ዋልታ"} {"id": "19320", "contents": "ማስታወሻ፦ ከ200 ዓክልበ. አስቀድሞ የነበሩት የኮርያ ነገሥታት በታሪክ ሊቃውንት ዘንድ ከአፈ ታሪካዊ ሁኔታ በላይ የላቸውም። በኮርያዊ ተውፊት መሠረት ዳንጉን ዋንገም በኮርያ የደረሰው በቻይና ጥንታዊ ንጉሥ ያው 25ኛው አመት ሲባል ይህ የሆነው በኮርያ ሊቃውንት አቆጣጠር በ2341 ዓ.ም. ነበረ። በአፈ ታሪክ የቻይና ንጉሥ ዦው ዉ በ1134 አክልበ. ግድም ጊጃን በጎጆሰን ዙፋን አስቀመጠው። ይህ ታሪክ ቀድሞ በቻይናም ሆነ በኮርያ ሊቃውንት የተቀበለ ሲሆን፣ አሁን ግን የቻይና ሊቃውንት ሲቀበሉት ብዙ የኮርያ ሊቃውንት አይቀበሉትም፤ የፊተኛው 47 ነገሥታት እስከ 203 ዓክልበ. ድረስ እንደ ነገሡ ያደርጋሉ እንጂ። ሙንሰውንግ (ጊጃ) (1134 – 1090 ዓክልበ.) ጃንግህየ (1090 -1065) ግየውንግህዮ (1065–1038) ጎንግጀውንግ (1038–1008) ሙንሙ (1008–980) ቴዎን (980–976) ግየውንግቻንግ (976–965) ህውንግፕየውንግ (965–951) ቸውርዊ (951–933) ሰውንህየ (933–904) ኡያንግ (904–851) ሙንህየ (851–801) ሰውንግደክ (801–786) ዶሄ (786–784) ሙንየውል (784–769) ቻንጉክ (769–756) ሙሰውንግ (756–730) ጀውንግየውንግ (730–711) ናክሰውንግ ህዮጆንግ ቸውንህዮ (666–642) ሱዶ (642–623) ኊያንግ (623–602) ቦንጊል (602–586) ደውክቻንግ (586–568) ሱሰውንግ (568–527) የውንገውል (527–511) ኢልሚን (511–494) ጀሰ (494–473) ቸውንጉክ (473–440) ዶጉክ (440–421) ህየውክሰውንግ (421–393) ኋራ (393-377) ሰውልሙን (377–369) ግየውንግሱን (369–350) ጋደውክ (350–323) ሳምህዮ (323–298) ህየውንሙን (298-259) ጃንግፕየውንግ (259–240) ጆንግቶንግ (240–228) ኤ (ጁን) (228–203)"} {"id": "19380", "contents": "ኧነርኛ በኢትዮጵያየሚነገር ቋንቋ ሲሆን የሴማዊ ቋንቋዎች አባል ነው። (ይህ ቋንቋ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "19392", "contents": "ባይሶኛ በኢትዮጵያ የሚነገር ኩሺቲክ ተብሎ በሚታወቀው የቋንቋ መደብ የአፍሮ-እስያ ቤተሰብ የሚካለል ቋንቋ ነው።"} {"id": "21012", "contents": "የልብስ ቀላል ባለቤቱን ያቀላል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የልብስ ቀላል ባለቤቱን ያቀላል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21018", "contents": "የልጅ ቀላቢ የአህያ ጋላቢ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የልጅ ቀላቢ የአህያ ጋላቢ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21024", "contents": "የልጅ ነገር ሁለት ፍሬ አንዱ ብስል አንዱ ጥሬ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የልጅ ነገር ሁለት ፍሬ አንዱ ብስል አንዱ ጥሬ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21036", "contents": "የመሬት ሴሰኛ ከመንገድ ዳር ይተኛ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የመሬት ሴሰኛ ከመንገድ ዳር ይተኛ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21042", "contents": "የመታሰር ምልክቱ መጋዝ የመዳኘት ምልክቱ መያዝ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የመታሰር ምልክቱ መጋዝ የመዳኘት ምልክቱ መያዝ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "19422", "contents": "አንፊሎኛ በኢትዮጵያ የሚነገር ኦሟዊ ተብሎ በሚታወቀው የቋንቋ መደብ የአፍሮ-እስያ ቤተሰብ የሚካለል ቋንቋ ነው።"} {"id": "18390", "contents": "3 ቴልጌልቴልፌልሶር (አሦርኛ፦ ቱኩልቲ-አፒል-ኤሻራ) ከሚያዝያ ወር 753 ዓክልበ. ጀምሮ እስከ 735 ዓክልበ. ድረስ የአሦር ንጉሥ ነበረ። ዙፋኑን በመንፈቅለ መንግሥት ከመያዙ አስቀድሞ፡ ስሙ ፑሉ የተባለ የካልሁ አለቃ ነበረ። (ይህም ፑሉ በአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ «ፎሐ» ተጽፎ ይገኛል።) በ754 ዓክልበ. የአሦር ቤተ መንግሥት የተገኘበት ሠፈር ካልሁ በአመጽ ተያዘ። በድካሙ ንጉሥ 5 አሹር-ኒራሪ በደረሰው ብሔራዊ ሁከት መካከል፡ በ13 አያሩ ወር (ሚያዝያ አካባቢ) 753፣ የካልሁ ጦር አለቃ ፑሉ በግፍ ተነሣና ንጉሡን አስገድሎ የዘውዱ ስም «ቱኩልቲ-አፒል-ኤሻራ» በመባል ነገሠ። (ይህም ስያሜ በዕብራይስጥና በግሪክ መንገድ በአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ ወደ ቴልጌልቴልፌልሶር ተለውጧል።) በመጀመርያው፣ ነጻነቱን አዋጅቶ የነበረውን ባቢሎንን ለአሦር ግዛት ለመመልስ ዘመቻ አደረገ። በመስከረም 752 ዓክልበ. ፑሉ የባቢሎንን ንጉስ ናቦናሳርን ለአሦር አስገበረው። በሚከተሉት አመታት ከኡራርቱ መንግሥትና ከኬጢያውያን ከተሞች ጋር ሲዋጋ ዘመቻዎች በሶርያ አደረገ። በ748 ዓክልበ. አርፋድንና ሐማትን ያዘ። ከዚህ በኋላ ወደ ፊንቄና ፊልሥጥኤም ወርሮ የእስራኤልን ንጉስ ምናሔምን 1000 መክሊት ብር አስገበረ። በ745 ዘመቻ በሜዶን (የአሁን ፋርስ) አደረጉ። በኋላ (740) የእስራኤል ንጉስ ፋቁሔ ከአራም ንጉስ ረአሶን ጋራ አደጋ በይሁዳ ላይ ሲጣሉ፣ የይሁዳ ንጉሥ አካዝ የመቅደሱን ወርቅ ሰጥቶ ከቴልጌልቴልፌልሶር እርዳታ ጠየቀ። ከዚያ ቴልጌልቴልፌልሶርም ደማስቆን አጠፍቶ የአራም ሕዝብና የእስራኤል ግማሽ ሕዝብ በምርኮት ወደ ሌላ አገሮች ሰደዳቸው። በጥቅምት 736 ዓክልበ."} {"id": "21114", "contents": "የሚያልፍ ዝናም አይምታህ የሚሞት ሽማግሌ አይርገምህ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሚያልፍ ዝናም አይምታህ የሚሞት ሽማግሌ አይርገምህ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21126", "contents": "የሚያድግ ዛፍ ከቁጥቋጦው ያስታውቃል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሚያድግ ዛፍ ከቁጥቋጦው ያስታውቃል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21132", "contents": "የሚዳቋ ብዛት ለውሻ ሰርግ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሚዳቋ ብዛት ለውሻ ሰርግ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21138", "contents": "የሚጣፍጥ ምግብ ሲርብ የበሉት ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሚጣፍጥ ምግብ ሲርብ የበሉት ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21144", "contents": "የማሽላ ዘር ከነአገዳው ቸር የአማርኛ ምሳሌ ነው። የማሽላ ዘር ከነአገዳው ቸር የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21150", "contents": "የማታርፍ ጣት አር ጠንቁላ ወጣች የአማርኛ ምሳሌ ነው። የማታርፍ ጣት አር ጠንቁላ ወጣች የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "19506", "contents": "ነቢያት በቀየሱ ሀዋርያት ገሰገሱ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የመሰረት መጣልን አስፈላጊነት የሚያሳይ"} {"id": "10170", "contents": ""} {"id": "22602", "contents": "ሰሊጥ (Sesamum indicum) ኢትዮጵያና በዓለም ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።"} {"id": "22608", "contents": "ሰንዳፋ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።"} {"id": "22620", "contents": "ሽምብራ (ዱቤ) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።"} {"id": "22626", "contents": "ቀርክሃ (Yushania alpina) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።"} {"id": "10332", "contents": "ሳሊኒ ኮስትራቶሪ (ጣልኛ፦ salini costruttori) በ1940 እ.ኤ.አ. የተመሠረተ የጣልያ ገንቢ ድርጅት ነው። በተለይ በአፍሪካ አገራት ድርጅቱ ብዙ መንገድ፣ ባቡር፣ ወዘተ. ሠርቷል። ተጨማሪ መረጃ ከድረ ገጹ"} {"id": "10344", "contents": "ኩዋንዶ ኩባንጎ ከአንጎላ ክልሎች አንዱ ነው። የክልሉ ስፋት 199,049 ካሬ ኪሎሜትር ሲሆን የሕዝብ ብዛቱ ደግሞ ወደ 140 ሺህ ይገመታል። ሜኖንጉዌ የክልሉ ዋና ከተማ ነው። የክልሉ ስም የመጣው ኩዋንዶ እና ኩባንጎ ከሚባሉ በክልሉ ጫፍ ከሚያልፉ ወንዞች ነው። ከተማዎች ኩቺ ኩዋንጋር ኩዊቶ ሪቩንጎ ኩዋናቫሌ ማቪንጋ ካላይ ዲሪኮ ሎንጋ"} {"id": "30996", "contents": "[[ስዕል:|thumb|300px| ኒዩሠሬ]] ኒዩሠሬ የግብጽ የቀድሞ ዘመነ መንግሥት ፈርዖን ነበረ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "38136", "contents": "ፊጂ በሰላማዊ ውቅያኖስ የሚገኝ የደሴቶች አገር ነው። ዋና ከተማው ሱቫ ነው። ^ \"Fiji Bureau of Statistics - Fiji Bureau of Statistics\" (በen-gb). (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "38166", "contents": "የትሮጃንን ጦርነት ከተካፈሉ ሁሉ አኪሊዮስ ዋናው ጀግና እንደነበር ሆሜር በድርሰቱ በኢሊያድ ያስነብባል። ግሪኮች የዚህን ምክንያት እንዲህ ሲሉ በአፈታሪካቸው ይናገራሉ፦ አኪሊዮስ ሕጻን እያለ ወደፊት በጦርነት እንደሚሞት ትንቢት ይነገር ነበር። እናቱም ልጇ እንዳይሞትባት ስለፈራች መፍትሄ ታፈላልግ ነበር። ምትሃታዊው ከሆነው ስቴክስ ወንዝ ውስጥ የተነከረ ሰው ከማንኛውም አደጋ ይድናል ሲባል ስለስማች ወደዚሁ ወንዝ ወስዳ ሕጻኑን በተረከዙ ይዛ ነከረችው። እንደተባለውም በሰውነቱ ላይ ምንም አደጋ ስለማይደርስበት፣ ወጣቱ አኪሊዮስ እጅግ የተዋጣለት ተዋጊ ሆነ። በተሳተፈባቸው ማናቸውም ጦርነቶች ምንም ጭረት እንኳ ሳይደርስበት በአሸናፊነት እየተወጣ ስሙ ገነነ። የጠላት ወገን በብዙ ፍርሃት በሚርድባቸው በነዚያ ወራት፣ አንድ ጊዜ እንዳጋጣሚ ፓሪስ የተባለ የጠላት ወታደር የአኪሊዮስን ተረከዝ አነጣጥሮ መርዝ በተቀባ ቀስት መታው። እናቱ በምትሃተኛው ወንዝ ውስጥ ስትነክረው በተረከዙ ይዛው ስለነበር የወንዙ ውሃ ተረከዙን አልነካውም ነበር፣ ስለሆነም አክሊዮስ በፍጥነት ሞተ። የዚህ አፈታሪክ ትርጉም፣ ማናቸውም ገዝፈው እሚታዩ ግለሰቦችም ሆነ ሥርዓቶች፣ ሁሉም እሚያጠፋቸው ድክመት አላቸው። አፈታርኩም እንዳየነዉ የአኪሊዮስ ተረከዝ በምትሃተኛዉ ወንዝ ስላልተነከረ ህወቱን ያጠፋበት ድክመት ሆንዋል።"} {"id": "38274", "contents": "በኅዳር ወር ፲፱፻፲፩ ዓ/ም የቸነፈር (ግሪፕ) በሽታ በአዲስ አበባ እና በሌላውም የኢትዮጵያ ግዛት ላይ ተነስቶ በመዲናዋ ብቻ ከአሥር ሺ በላይ ሰዎች ሞቱ።። ይሄ በሽታ በዚያ ወቅት በዓለም ላይ ተሰራጭቶ የነበረው የ«እስፓኝ እንፍልዌንዛ» በመባል የሚታወቀው የጉንፋን 'ወረርሽኝ' ነው። በሽታውም «የኅዳር በሸታ» ተብሏል። ዛሬ በየዓመቱ «ኅዳር ሲታጠን» በሚል በየሰፈሩ ኅዳር ፲፪ ቀን የጽዳትና የቆሻሻ ማቃጠል ልማድ ይካሄዳል። የከተማው ሰው ይህን ወቅት አስታኮ እንዲህ ብሎ ገጥሞም ነበር። «መስከረም ሲጠባ ኅዳር ሲታጠን ያኔ አሳይሻለሁ አረማመዴን» ^ ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ፣ «ሕይወቴና የኢትዮጵያ እርምጃ»፣ ፩ኛ መጽሐፍ (፲፱፻፳፱ ዓ/ም) ገጽ ፴፱"} {"id": "10728", "contents": "(ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "10752", "contents": "ኣው-ባዲር፣ አው-ባድር፣ አባዲር፦ (ዑመር አርሪዳ) (በግምት ወደ ፲፫ ኛው ክ/ዘ)፦ በ ፲፫ ኛው ክ/ዘመን ውስጥ የተፃፈውና ስለ ሐረር ጥንታዊ አፈታሪካዊ ታሪክ የሚዘክረው 'ፋዝ መዲናት ሐረር' የተባለው ያልታተመ መጽሐፍ እንደሚገልጸው አባድር (ዑመር አርሪዳ) እጅግ ከተከበሩት የሐረር ሼኽዎች ውስጥ አንዱና ዋንኛው ናቸው። በዚሁ መጽሓፍ አገላለጽ መሠረት፡ አባድር ከሌሎች በርካታ ሼኾች ጋር በመኾን ከሂጃዝ በ፮፻፩፪ ሂጅሪያ (1216 እ.ኤ.አ) ተነስተው ሐረር ከገቡ በኋላ በአካባቢው የጎሣ እና ኃይማኖት መሪዎች ተመርጠው ዒማም ሆኑ። በቀጣዮቹ ዓመታትም፡ ከተከታዮቻቸው ጋር በመሆን የዚህ ዘመን ፖርቱጋላዊያን ወይም ጣልያኖች ይሆናሉ ተብለው በሚገመቱት የአአዋሚ ንጉሥ ካርቢናል ብ."} {"id": "11004", "contents": "ፉጥ (ደግሞ ፉድ በኩፋሌ፤ ዕብራይስጥ፦ פוט /ፉጥ/ ግሪክ፦ Φουδ /ፉድ/) በኦሪት ዘፍጥረት ምዕ. 10 መሠረት የካም ልጅ ነው። የጥንት ሊቃውንት «ፉጥ» ጥንታዊ ሊብያውያን («ለቡ» እና «ፒቱ») እንደ ነበሩ በማለት ይስማማሉ። እነዚህ ነገዶች የግብጽ ጎረቤቶች በስተ ምዕራብ ተገኙ። ዮሴፉስ እንደ ጻፈው፦ «ፉጥ ደግሞ የሊቢያ መስራች ነበረ፣ ከራሱም ኗሪዎቹን፦ «ፉጣውያን» አላቸው፤ ደግሞ በሞሮች አገር በዚያው ስም የሚሰየም ወንዝ አለ፤ ስለዚህ ነው አብዛኞቹ ግሪክ የታሪክ ጸሐፍት ያንን ወንዝና ዙሪያውን «ፉጥ» በሚል ስያሜ የሚጠቅሱት፤ ነገር ግን አሁን ያለው ስም በለውጥ ከምጽራይም ልጅ ከሊብዮስ ተሰጠው።» ይህም 'ፉጥ ወንዝ' በፕሊኒና በፕቶሎሜዎስ መጻሕፍት ዘንድ በዛሬው ሞሮኮ ይገኝ ነበር። ፕቶሎሜዎስ ደግሞ «ፑቴያ» የተባለች ከተማ በልብያ እንዳለች ይጠቅሳል። በብሉይ ኪዳን ትንቢተ ናሆም 3፡9 እንዲሁም «ፉጥና ሉቢም» (ልብያ) የግብጽ ረዳቶች ይባላሉ። በሌሎች መጻሕፍት ደግሞ የፉጥ ልጆች ጦረኞች ይላቸውዋል። በትንቢተ ኤርምያስ 46፡9 እንደገና የግብጽ ረዳቶች ይላቸዋል። ትንቢተ ሕዝቅኤል ሦስት ጊዜ ይጠቅሳቸዋል፦ በ27፡10 የጢሮስ (ፊንቄ) ረዳቶች፣ በ30፡5 የግብጽ ረዳቶች፣ በ38፡5 የጎግ ረዳቶች ናቸው። በዕብራይስጥ «ፉጥ» ሲለው በሕዝቅኤል ግሪኩ ትርጉም (ከ300 ዓክልበ.) «ሊቡዌስ» ይላል። በትንቢተ እሳይያስ 66፡19 ሩቅ አገር ይባላል። የፋርስ ታሪክ ጸሐፊ ሙሐመድ እብን ጃሪር አል-ታባሪ (907 ዓ.ም. ገደማ) በጻፈው ልማድ ዘንድ፣ የፉጥ ሚሥት ስም ባኅት ሲሆን እስዋ የቲራስ ልጅ የባታዊል ልጅ ነበረችና 'ቅብጦቹን' ወለደችለት። የጥንታዊ ግብጽ መንግሥት ሰነዶች ወደ ፑንት ሀገር ስለተደረጉት ጉዞዎች ሲጽፉ፣ ይህ ቦታ ግን ሊብያ ሳይሆን በቀይ ባሕር ዳር እንደ ተገኘ ይመስላል። ሆኖም በአንዳንድ ዘመናዊ አስተሳሰብ ዘንድ ፑንት ከፉጥ ጋር ግንኙነት እንዳለው ይታስባል። ፒዱ ወይም ፒቱ የተባለ የልብያ ነገድ በምሥር መዝገቦች በ900 ዓክልበ."} {"id": "11040", "contents": "አንሜ፡ ከጃፓን የመጣ እና የተሰራ ካርቱን ፊልም አይነት ነው። ለምሳሌዮች ዶራእሞን፣ ቶቶሮ፣ ዋንፒስ፣ እና ፖከሞን ናቸው።"} {"id": "11124", "contents": "አዮኒክ ቦንድ በጥንተ ንጥር ጥናት ውሑድ ሲሠራ ከሁለት ንጥረ ነገሮች አቶም መካከል የሚፈጠረው ማሠርያ ወይም መያያዣ ነው። የአንዱ ንጥረ ነገር አቶም ሌሌላው ንጥረ ነገር አቶም ኤሌክትሮን ሲሰጥ አዮን ይባላል፣ ውሑድ ይሆናል። ለምሳሌ ጨው የሚገኘው ሶዲየም (Na) እና ክሎሪን (Cl) ንጥረ ነገሮች ሲዋሀዱ ከሶዲየም አቶም አንድ ኤሌክትሮን ሒዶ አቶሙ ስለዚህ አወንታዊ (ፖዚቲቭ) ይሆናል፣ አዮን ይባላል። የክሎሪኑ አቶም ግን ኤሌክቶኑን ተቀብሎ እሱ አሉታዊ (ኔጋቲቭ) ሆኖ ካታዮን ይባላል። አሁን ከሁለቱ መካከል አዮኒክ ቦንድ ከአወንታዊውና ከአሉታዊው መካከል እንደ ማግኔጢስ ያሠራቸዋል፤ ጨው ነው።"} {"id": "41532", "contents": "ሊጉርያ ጥንታዊ የጣልያን ክፍላገር ነው። አሁን ዋና ከተማው ጄኖቫ ነው። በጥንት ሊጉራውያን የተባሉት ሕዝቦች በአካባቢው ሲኖሩ ቋንቋቸው ጥንታዊ ሊጉርኛ ይባላል። ስለ ቋንቋው ባህሪ የሚታወቀው ጥቂት ስሞች ብቻ ነው። አሁን ደግሞ ዘመናዊ ሊጉርኛ የሚባል ቋንቋ የሮማንስ ቋንቋዎች ቤተሠብ ቀበሌኛ ነው።"} {"id": "38700", "contents": "ወረሞ ዋጀቱና ሚዳረማ በአማራ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "31242", "contents": "ስላንጋ ወይም ስላይንገ (ስላይኔ) ማክ ዴላ በአየርላንድ ልማዳዊ አፈ ታሪክ ዘንድ ከፊር ቦልግ የአየርላንድ መጀመርያ ከፍተኛ ንጉሥ ነበር። ስላንጋ የዴላ ልጅና የነመድ ዘር ነበር። ሚስቱ ፉዋድ ተባለች። ፎሞራውያን የነመድ ወገን ካሸነፉ በኋላ የቀሩት ነመዳውያን ተበተኑ፤ አንድ ሢሶ ወደ ታላቅ ብሪታንያ ገባ፤ አንዱም ወደ ስሜን ሄዶ ቱአጣ ዴ ዳናን ሆኑ፤ ሦስተኛውም ወገን ከነመድ ተወላጅ ስምዖን ጋራ ወደ ግሪክ አገር ገባ። ግሪኮች ግን ባርዮች አደረጉዋቸው፤ አፈር በቦርሳዎች ውስጥ ወደ ተራራ ጫፍ መሸከም ነበረባቸው። ስለዚህ ስማቸው «ፊር ቦልግ» (የቦርሳ ሰዎች) ተባለ። ከ200 ዓመታት በኋላ የነመድ ተወላጆች የነበሩት 5000 ፊር ቦልግ ከግሪክ አገር በ1,130 መርከቦች አመለጡ። መርከቦቹንም ወይም ከቦርሳዎች ፈጠሩ ወይም ከግሪኮች ሰረቁ፤ እንደ ልማዱ ዝርዝሩ ይለያያል። መጀመርያ በእስፓንያ ደርሰው ከዚያ ወደ ነመድ አገር ወደ አይርላንድ ተመልሰው በ፭ አለቆቻቸው ሥር ወረሩ። ዋና አለቃቸው ስላንጋ እንዲሆን ተመረጠ። ስላንጋ እና አራት ወንድሞቹ — ሩድራይግ፣ ጋን፣ ጌናንና ሴንጋን — ሻለቆች ሆነው አይርላንድን (ወይም የዛኔው ስም ኢኒስ ኤልጋ) በአምስት ክፍሎች ከፋፈሉ። የስላንጋ ወገን «ጋይሊዮይን» በስላይኔ ወንዝ አፍ በወክስፎርድ ወደብ ደሴቱን ገቡ። የስላንጋ ክፍል ሌንስተር የሚባል ክፍላገር ሆነ። ባብዛኛው ታሪኮች ዘንድ ስላንጋ ከአንድ አመት በኋላ ዓረፈና ወንድሙ ሩድራይግ ተከተለው። ከሁሉ ቀድሞ የተቀነባበረው ዝርዝር የላውድ አቆጣጠሮች (1021 ዓም) ፪ አመታት ይሰጠዋል። የጊላ ኮማይን 1064 ዓም ግጥም (በሌቦር ጋባላ ኤረን እንደ ታተመ) እንዲህ አለው፦ «አንድ አመት ለስላይነ፣ ለጀግናው፤ ከባድ ድንገት በሽታ እስከ ገደለው ድረስ፣ በዱማ ስላይነ ተቀበረው፣ መጀመርያው የአይርላንድ ነጭ ፈረሶች ንጉሥ።» የተቀበረበት ቦታ እስከ አሁን ስለይን፣ አይርላንድ ይባላል።"} {"id": "31248", "contents": "ቤርንጋል በአይርላንድ አፈ ታሪክ ከ815 እስከ 803 ዓክልበ. ግድም ድረስ የአየርላንድ ከፍተኛ ነጉሥ ነበር። የአይርላንድ ታሪኮች እንዳሉት የቤርንጋል ዘመን ለ12 ዓመታት ቆየ። የላውድ አቆጣጠሮች (1014 ዓም ተቀነባብሮ) እና የድሮ አቆጣጠር በመከተል፣ ይህ ከ815 እስከ 803 ዓክልበ. ድረስ ይሆናል። (በኋላ የታዩት ታሪኮች ግን ከዚያ በፊት ያደርጉታል።) (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31254", "contents": "ቦድብካድ በአይርላንድ አፈ ታሪክ ምናልባት በ366 ግድም የአየርላንድ ከፍተኛ ነጉሥ ነበር። በ17ኛው ክፍለ ዘመን የታተሙት የአይርላንድ ታሪኮች እንዳሉት የቦድብካድ ዘመን ፩ ቀን ከግማሽ ብቻ ነበር። ቅድመኞችሁ ታሪኮች ግን ቦድብካድ ንጉሡን ኡጋይነ ሞር ከገደለ በኋላ፣ የኡጋይነ ልጅ ሎጋይረ ሎርክ ቦድብካድን ገድሎ በቀጥታ ከፍተኛ ንጉሥ ሆነ። በተለይ የላውድ አቆጣጠሮች (1014 ዓም ተቀነባብሮ) እና የድሮ አቆጣጠር በመከተል፣ ይህ ዘመን በ366 ዓክልበ. ይሆናል። በኋላ የታዩት ታሪኮች ግን ከዚያ በፊት ያደርጉታል። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31266", "contents": "'ኒያል ፍሮሳቅ የ አየርላንድ ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31272", "contents": "አይሊል ማክ ስላኑል በአይርላንድ አፈ ታሪክ ከ803 እስከ 790 ዓክልበ. ግድም ድረስ የአየርላንድ ከፍተኛ ነጉሥ ነበር። የአይርላንድ ታሪኮች ስለ ዘመኑ ዓመቶች ቁጥር ይለያያሉ፤ 12፣ 15 ወይም 16 ዓመታት እንደ ቆየ የሚሉ ሳሉ የላውድ አቆጣጠሮች (1014 ዓም ተቀነባብሮ) እና የድሮ አቆጣጠር በመከተል 13 ዓመታት ነበር፣ ይህ ከ803 እስከ 790 ዓክልበ. ድረስ ይሆናል። (በኋላ የታዩት ታሪኮች ግን ከዚያ በፊት ያደርጉታል።) (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31284", "contents": "'አዳማይር የ አየርላንድ ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31290", "contents": "ኤሪሞን በአይርላንድ አፈ ታሪክ ከ1305 እስከ 1293 ዓክልበ. ግድም ድረስ የአየርላንድ ከፍተኛ ነጉሥ ነበር። ኤሪሞን የሚሌሲያን ወገን መጀመርያው ከፍተኛ ንጉሥ ሲሆን ለመጀመርያው ዓመት በጋርዮሽ ከወንድሙ ኤቤር ፊን ጋር ገዛ የሚሉ ምንጮች አሉ። የአይርላንድ ታሪኮች እንዳሉት ስለ ኤሪሞን ዘመን ዓመታት ይለያያሉ፣ 13፣ 15 ወይም 17 ዓመት የሚሉ አሉ። የላውድ አቆጣጠሮች (1014 ዓም ተቀነባብሮ) 12 ዓመታት ሲልና የድሮ አቆጣጠር በመከተል፣ ይህ ከ1305 እስከ 1293 ዓክልበ. ድረስ ይሆናል። (በኋላ የታዩት ታሪኮች ግን ከዚያ በፊት ያደርጉታል።) (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31296", "contents": "ኤና ዴርግ በአይርላንድ አፈ ታሪክ ዘንድ ከ633 እስከ 621 ዓክልበ. ግድም ድረስ የአየርላንድ ከፍተኛ ነጉሥ ነበር። መልኩ ቀይ ወይም ደመግቡ ስለ ሆነ፣ «ዴርግ» (ቀይ) ተባለ። የዱዊ ፊን ልጅ ነበር፣ ቂም በማብቀል የአባቱን ገዳይ ሙይረዳኽ ቦልግራኽ ከገደለ በኋላ፣ በከፍተኛ ንጉሥነት ተከተለው። በዘመኑ ለመጀመርያው ጊዜ በአይርላንድ መሐለቅ እንደ ተሠራ ተጽፏል። የአይርላንድ ታሪኮች እንዳሉት የኤና ዘመን ለ12 ዓመታት ቆየ፤ ከዚያ ከሥራዊቱ ጋር በስሊየቭ ሚሽ ተራሮች ከተስቦ አረፈ። ልጁም ሉጋይድ ያርዶን በዙፋኑ ተከተለው። የላውድ አቆጣጠሮች (1014 ዓም ተቀነባብሮ) እና የድሮ አቆጣጠር በመከተል፣ የኤና ዘመን ከ633 እስከ 621 ዓክልበ. ድረስ ይሆናል። (በኋላ የታዩት ታሪኮች ግን ከዚያ በፊት ያደርጉታል።) (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31302", "contents": "'ኪናይድ ማክ ኢርጋላይግ የ አየርላንድ ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31308", "contents": "'ክሪምጣን ኒያ ናይር የ አየርላንድ ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "23118", "contents": "አቃቂ ያል ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ከአለት የተፈለፈ ቤተ ክርስቲያን ነው።"} {"id": "38802", "contents": "መርቲ በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው። {{አቀማመጥ |align=center መርቲ በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "23136", "contents": "እንዳ አባ ገሪማ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ከአለት የተፈለፈ ቤተ ክርስቲያን ነው።"} {"id": "23148", "contents": "ዋግራጪን ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ከአለት የተፈለፈ ቤተ ክርስቲያን ነው።"} {"id": "31332", "contents": "'ዮቃይድ ማክ ዶምናይል የ አየርላንድ ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "23160", "contents": "ያጫራ መደሃነ አለም ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ከአለት የተፈለፈ ቤተ ክርስቲያን ነው።"} {"id": "42168", "contents": "የማዕከላዊ ስታቲስቲክስ ኤጀንሲ (ማ.ስ.ኤ.) በኢትዮጵያ መንግሥት በገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ሚኒስቴር ስር የሚገኝ ኤጀንሲ ወይም ባለስልጣን ሲሆን ተልዕኮው ለኢኮኖሚ እና ማህበራዊ ዕድገት አሰሳ የሚያገለግሉ የሕዝብ ቆጠራ፣ የዋጋ መረጃ ማሰባሰብ፣ የቤተሰብ ፍጆታና ወጪን ማጥናትና ሌሎች ተመሳሳይ ተግባሮችን ማከናወን ነው። በተጨማሪም ኤጀንሲው በዘርፉ ባለሙያዎችን የማሰልጠን ኃላፊነት አለበት። በአሁኑ ጊዜ የኤጀንሲው ዋና ዳይሬክተር ሳሚያ ዘካሪያ ናቸው። ከየካቲት ፴ ቀን ፲፱፻፹፩ ዓ.ም. በፊት ኤጀንሲው የማዕከላዊ ስታቲስቲክስ ቢሮ በመባል ይታወቅ ነበር። በአሁኑ ጊዜ ኤጀንሲው በሚከተሉት ፳፭ ቦታዎች ቅርንጫፎች አሉት፦ አዲስ አበባ፣ አምቦ፣ አርባ ምንጭ፣ አሰበ ተፈሪ፣ አሳይታ፣ አሶሳ፣ አዋሳ፣ ባህር ዳር፣ ደብረ ብርሃን፣ ደሴ፣ ድሬ ዳዋ፣ ጋምቤላ፣ እንደ ሥላሴ፣ ጋምቤላ፣ ጎባ፣ ጎንደር፣ ሐረር፣ ሆሳዕና፣ ጅጅጋ፣ ጅማ፣ መቀሌ፣ ሚዛን ተፈሪ፣ ናዝሬት፣ ነገሌ፣ ነቀምት እና ሶዶ። አገር አቀፍ የሕዝብና መኖሪያ ቆጠራ እ.ኤ.አ. በ1984፣ 1994፣ 2007 የተከናወነ ሲሆን የመጨረሻዎቹ ሁለት ቆጠራዎች ዝርዝር መረጃ በኤጀንሲው ድረ-ገጽ ላይ ይገኛል። ^ \"Branch offices\", Central Statistical Agency website (በነሐሴ ፯ ቀን ፳፻፭ ዓ.ም. የተወሰደ) (እንግሊዝኛ) ደሳለ ይፋ ድረ-ገጽ (እንግሊዝኛ)"} {"id": "38838", "contents": "ቁዩ በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው። {{አቀማመጥ |align=center ቁዩ በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "35586", "contents": "አራስ ወንዝ ወይም አራክስ (አርሜንኛ)፣ በጥንት አራክሴስ (ግሪክና ሮማይስጥ) በካውካሶስ ተራሮች የሚፈስ ወንዝ ነው። በደብረ አራራት አጠገብ ይፈስሳል።"} {"id": "42510", "contents": "ሳሞዓ በሰላማዊ ውቅያኖስ የሚገኝ የደሴቶች አገር ነው። ዋና ከተማው አፒያ ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "42546", "contents": "አበንስበርግ (ጀርመንኛ፦ Abensberg) (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "36132", "contents": "በኦሎምፒክ የ 3ወርቅ የ 1ብር በወርልድ ሻምፕዮን የ 5ወርቅ የ 1ነሃስ በወርልድ የቤት ውስጥ ሻምፕዮን የ 1ወርቅ በአፍሪካ ሻምፕዮና የ 2ወርቅ በኦል አፍሪካንስ ጌም የ 1ወርቅ በወርልድ ክሮስ ካንትሪ የ 11ወርቅ የ 1ብር ሜዳሊያዎች ባለ ክብር (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "36150", "contents": "ኢግናሲዮ «ናቾ» ማሪያ ጎንዛሌዝ ጋቲ (Ignacio \"Nacho\" María González Gatti, ግንቦት ፮ ቀን ፲፱፻፸፬ ዓ.ም. ተወለደ) ኡራጓያዊ እግር ኳስ ተጫዋች ነው። ለናስዮናል ክለብ የሚጫወት ሲሆን የኡራጓይ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድን አባል ነው። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "36186", "contents": "ጎንዛሎ ዱዋርቴ ጋርጋኖ «ሞታ» (ሐምሌ ፲፮ ቀን ፲፱፻፸፮ ዓ.ም. ተወለደ) ኡራጓያዊ እግር ኳስ ተጫዋች ነው። ለናፖሊ ክለብ የሚጫወት ሲሆን የኡራጓይ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድን አባል ነው። በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ ዎልተር ጋርጋኖ የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "36258", "contents": "እነሞር ጉራጌ ዞን ውስጥ ከሚገኙት ወረዳዎች አንዱና ዋነኛው ሢሆን በውስጡም 66 ቀበሌዎች አሉ። በወረዳው የተለያዩ የግብርና ምርቶች የሚመረቱ ሲሆን ከእነዚህም መካከል እንሰት፣ ቡና፣ ጫት ጤፍ እንዲሁም ፍራፍሬዎችም ይመረታሉ። ወረዳዋ ሦስት አይነት የአየር ፀባይ ያላት ሲሆን እነርሱም ቆላ፣ ደጋ፣ ወይናደጋ ናቸው። የወረዳው ዋና ከተማ ጉንችሬ ናት።"} {"id": "38886", "contents": "አዶላና ዋደራ በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው። {{አቀማመጥ |align=center አዶላና ዋደራ በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "38892", "contents": "ኦሞ ናዳ በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው። {{አቀማመጥ |align=center ኦሞ ናዳ በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "44208", "contents": "ፀሎት ማለት የሰው ልጅ አምላኩን በተመስጦ የሚያመሰግንበት ሁኔታ ነው። : ይህ ፡ አጭር ፡ ሃይማኖት ፡ ነክ ፡ ጽሑፍ ፡ መሠረት ፡ ወይም ፡ መዋቅር ፡ ነው። እርስዎ ፡ ሊያስፋፉት ፡ ይችላሉ!"} {"id": "44220", "contents": "ራሱን ቻለ ከዛሬ ጀምሮ ሰው መሆን አለብህ ፤ ራስህን መቻል አለብህ።"} {"id": "44262", "contents": "4ኛው ምዕጤ ዓመት ከ301 እስከ 400 ዓም ድረስ የነበረው ክፍለ ዘመን ነበረ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "38904", "contents": "ያቤሎ (ወረዳ) በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው። {{አቀማመጥ |align=center ያቤሎ (ወረዳ) በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "43620", "contents": "ድንቁርና ማለት ጆሮ ድምጽን ሳይሰማ ወይም በደንብ ሳይሰማ የችሎታ ጉድለት የኖረበት ደዌ ነው።"} {"id": "43710", "contents": "ኢሳ (ኢየሱስ) በእስልምና ፪፬ (ሀያ አራተኛ) ነብይ (መልዕክተኛ) ነው። በአንድ ሀዲስ ዘንድ፣ ኢየሱስ ወደ መጨረሻው ዘመን ይመልሳል፣ ለ፵ ዓመታት ያህል ይገዛል፤ ጽድቅን ይመልሳል፣ ቢጫ ልብስ ለብሶ ይታይማል። ስለ መሢህ ተመሳሳይ ትንቢቶች በአይሁድ መጻሕፍት ለረጅም ጊዜ ተገኝተዋል (ለምሳሌ ሃኢ ጋኦንን ይዩ።) : ይህ ፡ አጭር ፡ ሃይማኖት ፡ ነክ ፡ ጽሑፍ ፡ መሠረት ፡ ወይም ፡ መዋቅር ፡ ነው። እርስዎ ፡ ሊያስፋፉት ፡ ይችላሉ!"} {"id": "43722", "contents": "ዲያቦሎስ በግሪክኛ ሰይጣን ማለት ነው። : ይህ ፡ አጭር ፡ ሃይማኖት ፡ ነክ ፡ ጽሑፍ ፡ መሠረት ፡ ወይም ፡ መዋቅር ፡ ነው። እርስዎ ፡ ሊያስፋፉት ፡ ይችላሉ!"} {"id": "43734", "contents": "በአለም ላይ ይተለያዩ የእምነት ጽሁፍ ከአምላክ በነብያት የመጣ ጽሁፍ የሚባሉ ብዙ አሉ፤ ከነዛ መካከልም ቁርአን፣ መጽሃፍ ቅዱስ፣ ጦራህ እና ለሎችም አሉ።"} {"id": "43776", "contents": ""} {"id": "43842", "contents": "«ቆንጆ መውደድ» የሰላማዊት ገብሩ ነጠላ ዘፈን ነው። ዘፈኑ ከዮሃንስ ትኳቦ ካወጣው ዘፈን «ፈውሲ ልቢ» ዜማውን የወሰደ ነው። የሙዚቃ ቪድዮ ኪሮግራፈር አብዮት /ካሳነሽ/ ደመቀ እና የካሜራና ኤዲቲንግ ባለሙያ ፍሬዘር ታዬ ናቸው። ባህላዊ ቪዴዮ በዩቱብ"} {"id": "43866", "contents": "ጨጨሆ በ፳፻፫ ዓ.ም. የወጣ የአስቴር አወቀ አልበም ነው። አልበሙ የአስቴር ፳፫ኛ ሲሆን መጠሪያው የተወሰደው በጎንደር፣ ኢትዮጵያ ከምትገኝ መንደር ናት። ^ ሀ ለ http://www.mereb.com.et/rs/?prodet=true&pid=59214686&vid=86"} {"id": "47400", "contents": "ጁዘፔ ቬርዲ (ጣልኛ: Giuseppe Verdi) 1806-1893 የጣልያን ኦፔራ አቀነባባሪ ነበሩ። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "47424", "contents": "ኢል-ደ-ፍራንስ (ፈረንሳይኛ፦ Île-de-France) የፈረንሳይ ክፍላገር ነው። ዋና ከተማ ፓሪስ የሚገኝበት ዙሪያ ነው።"} {"id": "44406", "contents": "ብራይንግርበርግ በኖርድራይን-ቬስትፋለን ክፋልገር የሚገኝ የጀርመን መንደር ነው። በ1997 ዓ.ም. ሕዝብ ቁጠራ ጊዜ 971 ሰዎች ኖሩበት።"} {"id": "45864", "contents": "ድራኩሊኣሲስ, እዲሁም ጊኒ ዋርም በሽታ የሚባለው (GWD), በ guinea wormየሚተላለፍ ነው፡፡  በ water fleas የተበከለ ውሀ የጠጣ ሰው በጊኒዋርም larva ይያዛል፡፡  ሲጀምር ምንም ምልክት የለውም፡፡  ከአንድ አመት በኋላ፣ ሴቷ ትል በቆዳ ላይ በምትፈጥረው ውሀ ያዘለ ቁስል ምክንያት ተጠቂው ሰው የማቃጠል ህመም ይሰማዋል፣ ይህም ብዙ ጊዜ የሚከሰተው በታችኛው የሰውነት ክፍል ላይ ነው፡፡  ከጥቂት ሳምንታት በኋላም ትሉ ከቆዳ ውስጥ ይወጣል፡፡  በዚህ ወቅትም መራመድና መስራት አዳጋች ይሆናል፡፡  በሽታው ለሞት የመዳረጉ ሁኔታ ብዙም የተለመደ አይደለም፡፡ ከእንስሳት መካከል በጊኒ ዋርም የሚጠቃው የሰው ልጅ ብቻ ነው፡፡  ትሉ ከአንድ እስከ ሁለት ሚሊ ሜትር ስፋት ሲኖረው አንድ ትልቅ ሴት ትል ከ 60 እስከ 100 ሴንቲሜትር ትረዝማለች (ወንዱ አጭር ነው)፡፡  ከሰው አካል ውጪ እንቁላሉ ለሶስት ሳምንታት ያህል ሊቆይ ይችላል፡፡  ከዚህ በፊት በውሀ ውስጥ ቁንጫዎች መበላት አለባቸው፡፡  በውሀ ቁንጫ ውስጥ ያለው ላርቫ ለአራት ወራት ያህል ሳይሞት ሊቆይ ይችላል፡፡  በቦታው ላይ በሚቆዩ ሰዎች ላይ በሽታው በየአመቱ መከሰቱ አይቀሬ ይሆናል፡፡  አብዛኛውን ጊዜ የበሽታው ምርመራ የሚካሄደው በምልክቶቹ ነው፡፡ መከላከሱ በበሽታው ቅድመ ምርመራና ሰውየው ትሎቹን ወደ መጠጥ ውሀ እንዳያሰራች በማድረግ ይሆናል፡፡  ሌሎች ጥረቶች የሚያካትቱት፡- ንፁህ ውሀ አቅርቦት ወይም ንፁህ ላልሆነ ውሀ ማጣሪያ መጠቀምን ነው፡፡  አብዛኛውን ጊዜ በጨርቅ ማጣራት በቂ ነው፡፡  የተመረዘ ውሀ temefos ተብሎ በሚታወቀው ኬሚካል በመጨመር ላርቫውን መግደል ይቻላል፡፡ ለህመሙ ምንም አይነት መድሀኒት ወይም ክትባት የለም፡፡  ከጥቂት ሳምንታት በኋላ በቀስታ አንጨት በማንከባለል ትሉን ማውጣት ይቻላል፡፡  በትሉ አማካኝነት የተፈጠረው ቁስል በባክቴሪያ ሊጠቃ ይችላል፡፡  ትሉ ከወጣ በኋላም ህመሙ ለወራት ያህል ይዘልቃል፡፡ በ2013 በሽታውን የተመለከቱ 148 ጉዳዮች ሪፖርት ተደርገው ነበር፡፡ ይህ በ 1986 ከነበረው በ 3.5 ሚሊየን ቀንሷል፡፡  በአፍሪካ በ 1980 ከነበረው 20 ሀገራት ቀንሶ 4 ብቻ ቀርተዋል፡፡  ከዚህም ውስጥ በጣም የተጠቃችው ሀገር [South Sudan]]ናት፡፡  ለመጀመሪያ ጊዜ የመጥፋት እድል ያለው የparasitic disease ነው፡፡ ጊኒ ዋርም ከጥንት ጊዜ ጀምሮ የነበረ በሽታ ነው፡፡  ከክርስቶስ ልደት በፊት በ 1550  በግብፃውያን ህክምና"} {"id": "45888", "contents": "አልመንድ (Prunus dulcis) የለውዝ አይነት የሚሰጥ ዛፍ አይነት ነው። እንዲያውም ዛፉ በኮክ ወገን ይመደባል፤ ለውዙም (ወይም 'አልመንድ') የተክሉ ዘር ነው። «ለውዝ» ብዙ ጊዜ ኦቾሎኒ ማለት ሲሆን፣ በመጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን ውስጥ «ለውዝ» ሲጠቀስ አልመንድ ነው። አልመንድ ደግሞ ለደምና ለጉበት ጤንነት መልካም በመሆን በትንሹ ኮሌስትሮልን ዝቅ እንደሚያደርግ ታውቋል። ^ ናፍቆት መጽሔት ቁ. 64, May/June 2014 እ.ኤ.አ. ገጽ 25"} {"id": "45930", "contents": ""} {"id": "40392", "contents": ""} {"id": "47970", "contents": "«ኤ ናይት ቱ ሪመምበር» (A Night To Remember) ከ1982 እ.ኤ.አ. (1974 ዓም) የሆነ የሻላማር ነጠላ ዘፈን ነው። ከስድስተኛ አልበማቸው ፍሬንድዝ ነው። በዚያው አመት በአሜሪካ እስከ #44 ሥፍራ፣ በእንግሊዝም እስከ #5 ድረስ ፈለቀ። ዘፈኑም በኋላ በቀረጹት ሌሎች ቡድኖች፣ ሂፕ-ሆፕ ቅመሾችና በፊልሞች፣ ማስታወቂያዎች ተጨማሪ ዕውቀና አግኝቷል። 1982 እ.ኤ.አ. - ሻላማር"} {"id": "46092", "contents": "ዘንዶኳስ ግት ወይም ድራጎን ባል ጂቲ (በጃፓንኛ: ドラゴンボールジーティー በእንግሊዝኛ: Dragon Ball GT) የጃፓን አኒሜ ቴሌቪዥን ተከታታይ ነው።"} {"id": "48132", "contents": "ካውካሶስ ከጥቁር ባሕርና ከካስፒያን ባሕር መካከል፣ የካውካሶስ ተራሮች የሚገኙበት አውራጃ ነው። በአውሮፓና በእስያ መካከል ይካፈላል። አርሜኒያ አዘርባይጃን ጅዮርጅያ ሩስያ (ክፍል) በከፊል ዕውቅና ያላቸው፦ አብካዝያ ደቡብ ኦሤትያ አርጻኽ"} {"id": "48204", "contents": "ሳይቤሪያ በሩሲያ ውስጥ በእስያ የሚገኝ ሰፊ አውራጃ ነው።"} {"id": "44550", "contents": "የኮሎምቢያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን (እስፓንኛ፦ Federación Colombiana de Fútbol) የኮሎምቢያ እግር ኳስ አስተዳዳሪ አካል ነው። የተመሠረተው በጥቅምት ፪ ቀን ፲፱፻፲፯ ዓ.ም. ሲሆን የፊፋ ዕውቅና ያገኘው በ1936 እ.ኤ.አ. ነው። ፌዴሬሽኑ የኮሎምቢያ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድንን ያዘጋጃል። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "44556", "contents": "የፖርቱጋል እግር ኳስ ፌዴሬሽን የፖርቱጋል እግር ኳስ አስተዳዳሪ አካል ነው። የተመሠረተው በ1914 እ.ኤ.አ. ሲሆን የፊፋ ዕውቅና ያገኘው በ1923 እ.ኤ.አ. ነው። ፌዴሬሽኑ የፖርቱጋል ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድንንና የተለያዩ ብሔራዊ ውድድሮችን ያዘጋጃል። መቀመጫው ሊዝበን ነው። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "44568", "contents": "የቱኒዚያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን (ዓረብኛ፦ الجامعة التونسية لكرة القدم‎)(ፈረንሣይኛ፦ Fédération Tunisienne de Football) የቱኒዚያ እግር ኳስ አስተዳዳሪ አካል ነው። ፌዴሬሽኑ የቱኒዚያ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድንንና የተለያዩ ብሔራዊ ውድድሮችን ያዘጋጃል። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "48312", "contents": "የቦስፖሮስ ወሽመጥ በአውሮፓና በእስያ መካከል በቱርክ አገር ውስጥ የሚገኝ ወሽመጥ ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "46308", "contents": "ዲዝኒ (በእንግሊዝኛ፡ Disney) የሆነ የአሜሪካ የተንቀሳቃሽ ምስል እና የቴሌቪዥን ዝግጅቶች አቅራቢ ድርጅት ነው። ይህ ድርጅት በስሩ የሚያስተዳድራቸው በርካታ ድርጅቶች ሲኖሩ ከነዚህም ውስጥ ዋልት ዲዝኒ ስቱዲዮስ (Walt Disney Studios)፣ ዋልት ዲዝኒ ፒክቸርስ (Walt Disney Pictures)፣ ዋልት ዲዝኒ ስቱዲዮስ (Walt Disney Animation Studios)፣ ዋልት ዲዝኒ ሆም ኤንተርቴንመንት (Walt Disney Home Entertainment)፣ ዲዝኒ ኢንተራክቲቭ (Disney Interactive)፣ ፒክሳር አኒሜሽን ስቱዲዮስ (Pixar Animation Studios)፣ ሉካስፊልም (Lucasfilm)፣ ተ መፔትስ ስቱዲዮ (The Muppets Studio)፣ ተችስቶን ፒክቸርስ (Touchstone Pictures)፣ disney.com እና ማርቨል ኮሚክስ (Marvel Comics) ይጠቀሳሉ።"} {"id": "46326", "contents": "ቂርቆስ በኢትዮጵያ ዋና ከተማ አዲስ አበባ ካሉት ዐሥሩ ክፍለ ከተሞች ውስጥ አንዱ ነው። እስከ እ.ኤ.አ 2011 ባለው መረጃ መሠረት የሕዝብ ብዛቱ 235,441 ነው። ቂርቆስ የሚገኘው በአዲስ አበባ መሀከል ላይ ሲሆን አራዳን፣ የካን፣ ቦሌን፣ ንፋስ ስልክ ላፍቶን እና ልደታን ያዋስናል።"} {"id": "46392", "contents": "ፖንግ (በእንግሊዝኛ: Pong) ከ1977 እ.ኤ.አ ቪዲዮ ጌም ነው። እንደ የኮምፒዩተር ጠረጴዛ ቴኒስ ነው እና አንደኛው ቪዲዮ ጌም ነበረ።"} {"id": "46404", "contents": "ቫን (ፈረንሳይኛ፦ Vannes) (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "46410", "contents": "ስሪራቻ ከታይላንድ የመጣ፣ እንደ አዋዜ የመሰለ፣ የተቀመመ ወጥ አይነት ነው። የሚሠራው ከሚጥሚጣ፣ ሆምጣጤ፣ ነጭ ሽንኩርት፣ ስኳርና ጨው ሲሆን ለጤንነት መልካም ነው። ይኸው ጻዕም አሁን በተለይ በአሜሪካ አገር ዘመናዊነት አለው። ስያሜው ከታይላንድ ከተማ ሲራቻ ሲሆን ይህም ከተማ ስም የደረሰው ከሳንስክሪት «ሽሪ ራጃ» («ቅዱስ ንጉሥ») ነው።"} {"id": "46428", "contents": "ፐርማካልቸር በተፈጥሮ ያሉ ቅርጾችንና ይዘቶችን በማጤንና በመማር የሚከናወን የግብርናና ማኅበራዊ ህይወት ምህንድስና ትምህርት ነው።"} {"id": "46434", "contents": ""} {"id": "48360", "contents": "መካከለኛው ዘመን በተለይ በአውሮፓ ታሪክ እንደሚወሰን ከ468 እስከ 1445 ዓም ድረስ ያህል ያለው ጊዜ ነው። ይህም ከ468 ዓም ወይም ከሮሜ (ምዕራብ መንግሥት) ውድቀት ለኦዶዋከር ጀምሮ ማለት ነው። መጨረሻውም ቁስጥንጥንያ ለኦቶማን ቱርኮች እስከ ወደቀበት ዓመት እስከ 1445 ዓም ድረስ ይቆጠራል። በዚህ ዘመን አብዛኛዎች አለም ሉል ሳይሆን ለጥ ያለ እንደ ነበረች ያምኑ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) [[መደብ:የአውሮፓ ታሪክ ]]"} {"id": "46470", "contents": "ወልቃይት ጠገዴ ማነው? “የወልቃይት ባህልና የማንነት ጥያቄ” የሚለው ፅሁፋ በገጽ 4, 2ኛው አንቀጽ ላይ “ስለዚህ የትግራይ ነጻ አውጭ ግንባር ወልቃይትን ከተቆጣጠረበት ጊዜ ጀምሮ እስከ አሁን ድረስ ያለውን ታሪክ በዜሮ ብናባዛው፤ የህዝበ-ውሳኔው ውጤት ከትግራይ ጋር መኖር የሚሹ ወልቃይቴዎች በሰፊ ልዩነት ሊያቸንፉ መቻላቸውን ያበስር ነበር” ይላል። ነገር ግን ይህ የአቶ ሃይሉ የሺወንድም ምኞትና ድምዳሜ ወይም ህወሃታዊ ተልዕኮ ከታሪክና ከተጨባጩ የወልቃይት ጠገዴ ማህበረሰብ አቋምና ምርጫ ፍጹም እንደሚቃረንና እንደሚጋጭ በሁለት ቀደምት የህወሃት አባላት የቀረቡ ምስክርነቶች አጥጋቢ መልስ ስለሚሰጡ እነርሱን እንመልከት። ኢትዮጵያውያን እንደ ዛሬው ህወሃት በለጠፈብን የብሔር ታርጋ ምክንያት የጎሪጥ መተያየት ሳንጀምርና ሃገራችን ጎጥ ጎጥ ከመሽተቷ 37 ዓመታት በፊት በትግራይ ነጻ አውጭ ቡድን በኩል ለወልቃይት ጠገዴ ማህበረሰብ የቀረበው “ወልቃይት ጠገዴ ማነው?”"} {"id": "46488", "contents": "ባስክኛ (ባስክኛ፦ Euskara /ኤውስካራ/) በስሜን-ምሥራቅ እስፓንያ እና በደቡብ-ምዕራብ ፈረንሳይ የሚገኝ ቋንቋ ነው። ከሌሎች የሰው ልጅ ቋንቋዎች ጋር ያለው ዝምድና አይታወቅም። (ይህ ቋንቋ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "46518", "contents": "ብሬመን (ጀርመንኛ፦ Bremen) (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "46524", "contents": "ሳልት ለይክ ከተማ (እንግሊዝኛ፦ Salt Lake City «ጨው ሀይቅ ከተማ») የዩታህ አሜሪካ ከተማ ነው። በ1839 ዓ.ም. በሞርሞኖች ተመሠረተ።"} {"id": "48504", "contents": "ፔሪፓቶስ በአቴና፣ ግሪክ አገር በአሪስጣጣሊስ የተመሠረተ ጥንታዊ የከፍተኛ ትምህርት ቤት ተቋም ነበር። ከ343 እስከ 94 ዓክልበ. ድረስ ቆየ። መገናኛ ቦታው በአረመኔ ጣኦት በአፖሎ ቤተ መቅደስ (ሊሲየም) ነበረ። አሪስጣጣሊስ ከ375 እስከ 355 ዓክልበ. በፕላቶ አካዳሚ አባል ነበረ፣ ከዚያ የራሱን ትምህርት ቤት በሊሲየም ጀመረ። እንደ ዘመናዊ ትምህርት ቤት አስተማሪና ተማሮች ተለይተው ሳይሆን፣ እንደ አካዳሚ ግን ከፍተኛ እና ታቸኛ አባላት ነበሩ። ትምህርቱ በጥያቄና መልስ ይካሄድ ነበር። በተቋሙ ውስጥ ከተማሩት ጥናቶች መካከል በተለይ ፍልስፍና፣ የተፈጥሮ ሕግጋት ጥናትና ሌላ የታወቀ ሳይንስ ዕውቀት ነበሩ። አሪስጣጣሊስ በ330 አክልበ. አረፈና እስከ 296 ዓክልበ. ድረስ የነበሩት አስተዳዳሪዎች ከአሪስጣጣሊስ ፍልስፍና በላይ ምንም ይፋዊ ርዕዮተ አለም አላስተማሩም። ይህም ማናቸውንም ፍልስፍና ወይም ዕውቀት ለመሰብሰብ ነበረ። በ296-277 ዓክልበ. የተቋሙ ሦስተኛ መሪ የሆነው ስትራቶ ዘላምፕሳኮስ ያስተማረው ርዕዮተ አለም የአምላክ ሚና የሚክድ ሲሆን ይህ ትምህርት የከሃዲነት መንስኤ ሆነ። በ94 ዓክልበ. የሮሜ መንግሥት አለቃ ሱላ ከተማውን በሠራዊት ይዞ ተቋሙን አጠፋ። የአሪስጣጣሊስ ፍልስፍና ወገን ከዚህ በኋላ አነስተኛ ቢሆንም ለጊዜ ተለይቶ ቀረ፣ ከፕሎቲኖስ (197-262 ዓም የኖረ ፈላስፋ) በኋላ ግን «አዲስ ፕላቶኒስት» የተባለው ፍልስፍና ተነሥቶ በርቶ የአሪስጣጣሊስ ፍልስፍና በእርሱ ውስጥ ተጨመረ። የአሪስጣጣሊስ ትምህርቶችና ጽሑፎች በተለይ በእስልምና ፍልስፍና ውስጥ ተጽእኖ ነበራቸው፣ በአውሮፓ ክርስትና አለም ግን እስከ 1200 ዓም ድረስ ተረስተው ነበር። (ይህ ትምህርት ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "46602", "contents": "የፉንግ ግዛት በደቡብ ምስራቅ ሱዳን፣ በተለይ በስናር ከ16ኛው እስከ 19ኛው ክፍለ ዘመን የነበር፣ ኢትዮጵያን ያዋስን የነበር ንጉዛት ነው። ምንም እንኳ ስናር ውስጥ ብዙ የተከፋፈሉ ግዛቶች የነበሩ ቢሆንም፣ ፉንጎች ይህን የተሰባጠረ ግዛት በማዋሃድ ግዛቱን ለማቋቋም ችለው ነበር። ግዛቱ በተጠናከረበት ዘመን፣ በተለይ በውትድርናው መስክ እጅግ የተሳካለት ነበር። ስለሆነም ግዛቱ ወደ ኮርዶፋን፣ ባዩዳ፣ ገዚራ እና ቡታና በመስፋት እስከ አልዶያን መቆጣጠር ደርሰው ነበር። በዚህ ምክንያት፣ የግብጽ ገዥ የነበሩትን ቱርኮችን እና በዘመኑ የነበሩ የኢትዮጵያ ነገስታትንም እስከ ማስጋት ደርሰው ነበር። ነገር ግን በፉንጎች ዘንድ አንድ ንጉስ ሞቶ በሌላ ሲተካ፣ መተካካቱ ምንጊዜም ደም የሚያፋሥሥ ነበር። ሌላው ድክመታቸው የግዛቱ ክፍሎች በዘር እጅግ የተለያዩ ነበር። እነዚህ የውስጥ ቅራኔዎች እና ከግብጽ የቱርክ ገዥዎች በሚያደርጉት ተጽዕኖ ግዛቱ ተዳክሞ በ1813 ኦቶማኖች የግብጽ ግዛት እንዲሆን አድርገውት ነበር። ነገሩ በእንደዚህ ሁኔታ ከቆየ በኋላ በ1948 ስናር የአሁኒቷን ሱዳን ተቀላቀለ።"} {"id": "46608", "contents": "«ጆሮ ጠቢ በሌለበትም ዘንድ ጠብ ጸጥ ይላል» የመጽሐፍ ቅዱስ (የንጉሥ ሠሎሞን) ምሳሌ ነው። (መጽሐፈ ምሳሌ 26:20) «እንጨት ባለቀ ጊዜ እሳት ይጠፋል፤ ጆሮ ጠቢ በሌለበትም ዘንድ ጠብ ጸጥ ይላል።»"} {"id": "49320", "contents": "ሰማረ (ሩስኛ፦ Сама́ра) የሩስያ ሀገር ከተማ ነው።"} {"id": "49398", "contents": "ቀጥተኛ መስመር ማለት በሁለት ነጥቦች የሚያልፍ፣ ጉብጠት የሌለው መስመር ነው። ይህ መስመር በጥንቱ የሒሳብ ሰው ዩክሊድ አጥብቆ የተጠናና፣ ለዩክሊዳዊ ጆሜትሪ እንደመሰረት ያገለገለ ጽንሰ ሐሳብ ነው። ዩክሊድ፣ መስመር ማለት ከእርዝመት በቀር ወርድም ሆነ ስፋት የሌለው ፣ በሁለት ነጥቦች መካከል የሚገኝ መስመር ብሎ ተርጉሞታል። ከቀጥተኛ መስመር አንዱ ጸባይ፣ በሁለት ነጥቦች መካከል ሊሳሉ ከሚችሉ ማናቸውም መስመሮች ያነሰው አጭሩ መስመር ነው። ከተፈጥሮ ኅግጋት አንጻር፣ ቁስ አካላት ፣ በተፈጥሮአቸው፣ ያለውጭ ጉልበት ተጽዕኖ፣ በተጓዙ ጊዜ ግዑዝነትዓቸው በቀጥታ መስመር እንዲጓዙ ግድ ይላቸዋል። እንዲሁም፣ የብርሃን ጨረር በኦና ውስጥ በተጓዘ ጊዜ በቀጥታ መስመር ነው።"} {"id": "49410", "contents": "ቱሩካውያን (ቱሩኩ፣ ቱሩኩም) በጥንት በኡርሚያ ሐይቅ ዙሪያ (በአሁኑ ስሜን-ምዕራብ ፋርስ አገር) የተገኘ ብሔር ነበሩ። ምናልባት የሑራውያን ዘር ሊሆኑ እንደተቻለ ይታሥባል። በ2036 ዓክልበ. ግድም «የቱርኪ ንጉሥ ኢልሹናኢል» ከሐቲ ንጉሥ ፓምባ ጓደኞች መካከል ሆኖ የአካድ ንጉሥ ናራም-ሲን እንዳሸነፋቸው በአንድ ጽላት ተዘገብ። የ«ቱርኪ» ትርጉም እዚህ «ቱሩኩ» እንደ ሆነ እርግጥኛ አይደለም። በ1692 ዓክልበ. ግድም ቱሩካውያን የያምኻድ ንጉሥ የሱሙ-ኤፑኽ ጓደኞች ሆነው በ1 ሻምሺ-አዳድ ላይ ጠላትነት እንደ ጀመሩ፣ ሻምሺ-አዳድም እንዳሸነፋቸው በመዝገቦች እናነብባለን። ከዚህም ዘመን የሹሻራ (ተል-ሸምሻራ) ጽላቶች እንደገለጹ፣ ከቱሩካውያን ከተሞች ዋናው ኢታባልሁም ተባለ፤ ጉታውያንም ከደቡባቸው ጥቃት ጥለው ወደ ምዕራባቸው ያባርሯቸው ነበር። በሻምሺ አዳድ ልጅ በ1 እሽመ-ዳጋን ዘመን መጀመርያ (1688 ዓክልበ.)፣ የቱሩኩ ጎሣ አለቃ ሊዳይ ጽኑ አመጽ በሹሻራ አገር አስነሣሣ። ክፍላገሩ በተለይ ተራራማ ስለ ሆነ፣ እሽመ-ዳጋን የአሦርን ሠራዊት ሹሻራን እንዲተው አደረገ። በኋላ እሽመ-ዳጋን ከበፊቱ ጠላቶች ከቱሩኩ ሕዝብ ጋር የስምምነት ውል አደረገ። የቱሩኩ አለቃ ዛዚያ ሴት ልጅ ለእሽመ-ዳጋን ወንድ ልጅ ለሙት-አሽኩር ታጨች። በዚህም ዘመን ግድም በተቀረጹት በማሪ ጽላቶች ዘንድ፣ የቱሩኩ ንጉሥ ዛዚያ የሲሙሩምን ንጉሥ ወደ ጉታውያን እንዳስረከበው ይገልጻል። የባቢሎን ንጉሥ ሃሙራቢ ደግሞ በ1669 ዓክልበ."} {"id": "49440", "contents": "ብሔር ስለ ልዕልናው፣ አንድነቱና የራሱ ጥቅም የነቃ አንድ ባህላዊ-ፖለቲካዊ ማህበረሰብ ነው። በሌላ ትርጓሜ፣ በጋራ ቋንቋ፣ ግዛት፣ ኢኮኖሚ፣ ጎሳ (ብሔረሰብ) ወይንም ሥነ ልቦና ላይ የተመሰረተና የረጋ ማህበርሰብ ሊባል ይቻላል። ብሔር በሰው የተፈጠረ ነው በሚሉና ብሔር በተፈጥሮ የሚገኝ ነው በሚሉ ምሁራን መካከል የግንዛቤ ልዩነት አለ። በአሁኑ የኢትዮጵያ ሕገ መንግሥት አንቀጽ 39 መሰረት የ«ብሔር፣ ብሔረሰብ ወይም ሕዝብ» ትርጉም ከዚህ አንድ ላይ ነው። ሦስቱ ቃላቶች፦ «ብሔር»፣ «ብሔረሰብ» እና «ሕዝብ» አንድ ትርጉም ስላላቸው ሊለዋወጡ ይችላሉ እንደ ማለት ይመስላል።"} {"id": "49458", "contents": "ምዝ ፓክ-ማን ከ1973 ዓም ጀምሮ የወጣ ቪዴዮ ጌም አርኬድ ጨዋታ ሆኗል። በአለም በተለይም በስሜን አሜሪካ ከ1973-1977 ዓም ለወጣቶች እጅግ ዘመናዊ የባሕል ተጽእኖ አደረገ። ጨዋታው እንደ ፊተኛው ፓክ-ማን ቢመስልም፣ በተለያዩ ረገዶች በጣም የተሻለ አጨዋወት አቀረበ። በነዚህ ዓመታት ብዙ ሌሎች አርኬድ ጌሞች ቢወጡም ምንጊዜም ይህንን ጌም የመረጡ ይገኙ ነበር። ከ1980 ዓም ያህል በኋላ ሰዎች እቤታቸው ውስጥ ቪዴዮ ጌም ይጫወቱ ስለ ነበር ትልቁ የአርኬድ ባሕል ተጽእኖ ይቀነስ ጀመር።"} {"id": "50682", "contents": "አትነካኩኝ በ2006 እ.ኤ.አ. የወጣ የአምሳል ምትኬ አልበም ነው።"} {"id": "49512", "contents": "ሰመንሬ በላይኛ ግብጽ በ2ኛው ጨለማ ዘመን (16ኛው ሥርወ መንግሥት) ምናልባት 1612 ዓክልበ. አካባቢ የገዛ ፈርዖን ነበረ። ስሙ «ሰመንሬ» የታወቀው በአንዱ የነሐስ መጥረቢያ ቅርስ ብቻ ነው። እንዲሁም በቶሪኖ ቀኖና ዝርዝር ላይ «ሰመነንሬ» የሚል ፈርዖን አለ። ስለዚህ ሰመንሬ ወይም ሰመነንሬ ለአጭር ጊዜ ከገዙት ፈርዖኖች መካከል እንዳለ ይታስባል። ምንም ሌላ ስም አይታወቅለትም።"} {"id": "45018", "contents": "ረምብራንት (ሆላንድኛ፦ Rembrandt) (1598-1661 ዓም) ስመ ጥሩ የሆላንድ አገር ሰዓሊ ነበር። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "46944", "contents": "የፈረንሳይ ፖሊኔዥያ (Polynésie française /ፖሊኔዚ ፍራንሰዝ/) በፓሲፊክ ውቅያኖስ የሚገኝ የፈረንሳይ ደሴቶች ባህር ማዶ ግዛት ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "50748", "contents": "ስም:መ/ር ደሳለኝ በሪሁን ታምር የትውልድ ቦታ: ኮሪ ጎሃና ቀበሌ ቸዋሲ ኪ/ምህረት ልዩ ስሙ ዋሪ ጎጥ የትውልድ ዘመን: መስከረም 23/1978 ዓ.ም ከአባታቸው አ/ቶ በሪሁን ታምር እና ከእናታቸው ወ/ሮ ደስታየሁ አድማስ በዜያን ዘመን በዘመነ ማርቆስ በእግዜብሄር በእየሱስ ክርስቶስ ፍቃድ ተወለዱ። ሃይማኖት: ክርስትና ኦርቶዶክስ እምነት ተከታይ፣በመፅሃፍ ቅዱስ በአማርኛ(አማረኛ) በተፃፈው መሰረት፣ ስራ: መምህርነት የትም/ት ደረጃ:በባችላር ዲግሪ(12+4) የቅጥር ዘመን: 2000 ዓ.ም በፋ/ለ ወረዳ ትም/ ፅ/ቤት በኩል ተቀጠረ የስራ ቦታ: ገዘሃራ አጠ/1ኛ/ደ/ት/ቤት የሚያስተምረው የት/ት አይነት: ''Geography'' የመኖርያ ቦታ: አ/ቅዳም ከተማ 01 ቀበሌ ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን አጠገብ የትዳር ሁኔታ: ያገባ/ባለትዳር እና 3 የወንድ ልጆች አባት የልጆች ስም: ሀይለማርያም ደሳለው አማኑኤል ደሳለው ዳንኤል ደሳለው የሚስት ስም: ጥሩእመቤት ዳኛው የቤተሰብ ሁኔታ በሪሁን ታምር ደስታየሁ አድማስ ብርቱካን በሪሁን ጥሩእመቤት ዳኛው ሀይለማርያም ደሳለው አማኑኤል ደሳለው ዳንኤል ደሳለው በአሁኑ ሰአት በስራ መስክ በመምህርነት እየሰራ የለ ለስራ በጣም ታጠሪ እና ጠንካራ ሲሆን በኢትዮጲያ ከሚገኙት መምህራን ውስጥ አንዱ ነው። ዘመነ ማቴዎስ ዘመነ ማርቆስ ዘመነ ሉቃስ ዘመነ ዮሀንስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን"} {"id": "50754", "contents": "የወሲብግንኙ (ወይም በወሲብ ወይም በመተባበር)"} {"id": "49734", "contents": "ኻሙዲ በጥንታዊ ግብጽ በ2ኛው ጨለማ ዘመን የ15ኛው ሥርወ መንግሥት (ሂክሶስ) ፈርዖን ነበር። ስሙ ከቶሪኖ ከፈን ፈርዖኖች ዝርዝርና በኢያሪኮ (ከነዓን ወይም እስራኤል) ከተገኙ ፪ ጥንዚዞች ታውቋል። እንዲሁም ምናልባት ከጌባል ፊንቄ የወጣ ማኅተም በአንዳንድ መምህር ዘንድ «ኻሙዲ» ይላል፣ ሌሎች ግን «ኻንዲ» እንደሚል ይመስላቸዋል። የራይንድ ሥነ ቁጥራዊ ፓፒሩስ የተባለው ሰነድ ከአፐፒ ዘመን በኋላ በሚከተለው ፈርዖን 11ኛው ዓመት «የደቡብ ንጉሥ» (1 አሕሞስ) ወርሮ ወደ አቫሪስ እንደ ቀረበ ያመልክታል። አሁን ይህ የኻሙዲ 11ኛው ዓመት ማለት እንደ ነበር፣ አቫሪስም ከዚያ ቶሎ እንደ ወደቀ ይታስባል። አቫሪስ ከወደቀ በኋላ ሂክሶስ (አሞራውያን ወገን ሁነው) በዕብራውያን ነገደ ስምዖን ርስት ወደ ነበረው ወደ ሻሩሄን ሸሽተው አሕሞስ በዚያ ለ፫ ዓመት ያህል እንደ ከበባቸው ይታወቃል።"} {"id": "47214", "contents": "ማርኩስ ሳልዊዩስ ኦጦ ለአጭር ዘመን ለ፫ ወር ከጥር ወር 61 ዓም ጀምሮ የሮሜ መንግሥት ቄሣር ነበር። የአራቱ ቄሣሮች ዓመት ሁለተኛው ንጉሥ ነበረ። ኦጦ በ24 ዓም በጣልያን ተወለደ። በሮሜ ግቢ፣ ነጉሥ ኔሮን እንደ ጎበዝ ወጣት ቆጠረው። ኔሮን ግን ሚስቱን ከቃመ በኋላ ኦጦን ወደ ሉሲታኒያ (ፖርቱጋል) እንደ አገረ ገዥ ላከው። የጋሊያ ሉግዱኔንሲስ (ፈረንሳይ) እና የሂስፓኒያ ታራኮኔንሲስ (ስፔን) ክፍላገራት አገረ ገዦች በአመጽ ሲነሡ ኦጦም ከጸረ-ኔሮን ወገን ጋራ ተባበረ። ኔሮን ራሱን ከገደለ በኋላ የሂስፓኒያ አገረ ገዥ ጋልባ ቄሣር ሆነ። በጥር ወር 61 ዓም የጌርማኒያ ሥራዊት በጋልባ ላይ አመጹበትና የጌርማኒያ አገረ ገዥ ዊቴሊዩስ ንጉሥ እንዲሆን አዋጁ። ጋልባ በሮሜ ቆይቶ አልጋ ወራሹ ሉኪዩስ ካልፒኒዩስ ፒሶ እንዲሆን ሰየመው። በዚህ ኦጦ በተለይ ተናደደ፣ አልጋ ወራሽነቱን ለራሱ መኝቶ ነበርና። የሮሜ ሥራዊት ደግሞ ኦጦን ደገፈውና በጋልባ ላይ አመጹ። ጋልባ በድካምነቱ በቃሬዛ ተሸክሞ ሲቀርብላቸው ገደሉትና ያንጊዜ ኦጦ ለአጭር ወራት በፈንታው የሮሜ ቄሣር ሆነ። መልኩ ለኔሮን ተመሳሳይነት ስለነበረው በሮሜ ዜጎች መኃል እንደ አዲሱ ኔሮን ተወደደ። የኔሮንም ሰዶማዊ «ባል» ስፖሩስ ለራሱ «አገባ»። ከዚያ ኦጦ የጋልባን ሰነዶች አንብቦ የዊቴሊዩስ ሥራዊት ከጌርማኒያ ቶሎ እንደሚደርስ ተረዳ። የዊቴሊዩስ ወገን ወደ ጣልያን ገብቶ አሸንፎም ኦጦ ብሔራዊ ጦርነት እንዳይስፋፋ እንደ ኔሮን ራሱን እንደ ገደለ ይባላል። ስለዚህ በፈንታው ዊቴሊዩስ በሚያዝያ የሮሜ ቄሣር ሆነ።"} {"id": "47226", "contents": "ቦምበርማን (ጃፓንኛ: ボンバーマン ፣ እንግሊዝኛ:Bomberman)"} {"id": "47262", "contents": ""} {"id": "47268", "contents": "ማጹዖ ባሾ (ጃፓንኛ፦ 松尾芭蕉) ከ1636 እስከ 1687 ዓም የኖረ የጃፓን ባለቅኔ ነበረ። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "47274", "contents": "ፍሬዴሪክ ሾፐን (ፈረንሳይኛ፦ Frédéric Chopin) ከ1802 እስከ 1842 ዓም የኖረ የፖላንድና በኋላ የፈረንሳይ የኦፔራ ደራሲ ነበር። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "47304", "contents": "የራሽያ ኢምፓየር በተለምዶ ኢምፔሪያል ሩሲያ እየተባለ የሚጠራው ከ1721 ጀምሮ በዩራሺያ የተስፋፋ ታሪካዊ ኢምፓየር ሲሆን የሩስያ ዛርዶምን በመተካት ታላቁን የሰሜናዊ ጦርነት ያበቃውን የኒስታድ ስምምነትን ተከትሎ ነበር። ከየካቲት 1917 የየካቲት አብዮት በኋላ ስልጣን በተረከበው ጊዜያዊ መንግስት ሪፐብሊክ እስኪታወጅ ድረስ ኢምፓየር ቆይቷል። በታሪክ ሶስተኛው ትልቁ ግዛት፣ በአንድ ወቅት በሶስት አህጉራት ማለትም በአውሮፓ፣ በእስያ እና በሰሜን አሜሪካ የተዘረጋው የሩስያ ኢምፓየር ነበር። መጠኑ በብሪቲሽ እና በሞንጎሊያውያን ግዛቶች ብቻ ይበልጣል። የሩስያ ኢምፓየር መነሳት ከጎረቤት ተቀናቃኝ ሀይሎች ውድቀት ጋር ተገጣጠመ፡ የስዊድን ኢምፓየር፣ ፖላንድ - ሊትዌኒያ፣ ኦስትሪያ - ሀንጋሪ፣ ፋርስ፣ የኦቶማን ኢምፓየር እና ቺንግ ቻይና። ከ 10 ኛው እስከ 17 ኛው ክፍለ ዘመን ድረስ መሬቱን የሚመራው በታላቅ መደብ ማለትም boyars, ከነሱ በላይ ዛር ሲሆን በኋላም ንጉሠ ነገሥት ሆነ. Tsar Ivan III (1462-1505) በኋላ ላይ ለመጣው ኢምፓየር መሠረት ጥሏል። የግዛቱን ግዛት በሦስት እጥፍ አሳደገ፣ የወርቅ ሆርዴ የበላይነትን አብቅቷል፣ የሞስኮ ክሬምሊንን አድሷል፣ የሩሲያን መንግሥት መሠረት ጥሏል። የሮማኖቭ ቤት ከ 1721 ጀምሮ እስከ 1762 ድረስ የሩስያን ኢምፓየር ያስተዳድር ነበር ። ከ 1762 እስከ ግዛቱ ፍፃሜ ድረስ የገዛው የሆልስቴይን-ጎቶርፕ-ሮማኖቭ ቤት - ማትሪሊናል ቅርንጫፍ የሆነው የፓትሪሊናል ጀርመን ዝርያ ነው። በ 19 ኛው ክፍለ ዘመን መጀመሪያ ላይ ኢምፓየር በሰሜን ከአርክቲክ ውቅያኖስ ወደ ደቡብ ጥቁር ባህር ፣ በምዕራብ ከባልቲክ ባህር እስከ አላስካ እና በሰሜን ካሊፎርኒያ ፣ በሰሜን አሜሪካ ፣ በምስራቅ ተዘርግቷል ። በ 19 ኛው ክፍለ ዘመን መገባደጃ ላይ የመካከለኛው እስያ እና የሰሜን ምስራቅ እስያ ክፍሎችን ይይዛል."} {"id": "50940", "contents": "ዴቪድ ቡክሰን ከ1903 እስከ 1997 ዓ.ም ድረስ የኖሩ ስነ እንስሳ ባለሙያ እና የብርታኒያ ቆንጽላ ሰራተኛ የነበሩ ሰው ናቸው። ስለ ኢትዮጵያ ጥንት አብያተክርስቲያናት፣ ሩሲያ ኪነ ህንጻ ጥበብ እና በምሥራቅ አውሮፓ ከእንጨት ስለተሰሩ አብያተክርስቲያናት በጻፉት መጽሐፍት ይታወቃሉ። ^ \"David Buxton\" (3 December 2003). በ6 July 2018 የተወሰደ."} {"id": "50946", "contents": "ቅድመ ኑክለሳዊ የሚለው ቃል ሲተረጎም ኑክለስና ሌሎች በክርታስ የተሸፈኑ ክፍለ ህዋሳት የሌሉት ተብሎ ሊተረጎም ይችላል።"} {"id": "48750", "contents": "ሃርትፈርድ (እንግሊዝኛ፦ Hartford) የኮነቲከት አሜሪካ ከተማ ነው። በ1627 ዓ.ም. ተመሠረተ። የሕዝቡ ቁጥር 123,243 አካባቢ ነው።"} {"id": "48762", "contents": ""} {"id": "48768", "contents": "አውንግ ሣን ሱ ጪ (1937 ዓም -) ከ2008 ዓም እስካሁን የምየንማ «ግዛት አማካሪ» (ጠቅላይ ሚኒስትር) ሆናለች።"} {"id": "1617", "contents": "አክሱም በሰሜን ኢትዮጵያ በትግራይ ክ/ሃገር ከአድዋ ተራራዎች አጠገብ የምትገኝ ከተማ ነች። በክርስቶስ ልደት በፊት ተመስርቶ የነበረው የአክሱም ስርወ መንግስት ማእከል ነበረች የአክሱም ስርወ መንግስት በ12ኛው መቶ ክፍለ ዘመን አካባቢ እየተዳከመ ሲመጣ የማእከላዊው መንግስት ወደ ደቡብ ተንቀሳቀሰ። ሰባ አምስት በመቶ የሚሆነው የከተማው ነዋሪ የኦርቶዶክስ ሃይማኖት ተከታይ ነው። የተቀሩት ነዋሪዎች የሱኒ እስልምና ተከታዮች ናቸው። ባላቸው ታሪካዊ ተፈላጊነት ከተማ ውስጥ የሚገኙት የአክሱም ስርወ መንግስት ቅሪቶች UNESCO በ1980 የአለም ቅርስ ቦታ ተብለው ተሰይመዋል ። አክሱም በኢትዮጵያ የ ትግራይ ክልል ከተማ ሲሆን በማዕከላዊ ዞንና በላዕላይ ማይጨው ወረዳ ይገኛል። በ1998 ማዕከላዊ የስታትስቲክስ ባለስልጣን እንደተመነው የ47,320 ሰው መኖሪያ ሲሆን እነሱም 23,542 ወንዶችና 23,778 ሴቶች ይገኙበታል። በሌላ ገለልተኛ ትምና ደግሞ የ41,197 ሰው መኖሪያ ተደርጎ ተገምቷል። የከተማው አቀማመጥ በ14°07′ ሰሜን ኬክሮስ እና 38°44′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ነው። አክሱም ሂሮግሎፊክ 1777 አክሱም 1810 አክሱም 1931 ^ ማዕከላዊ የስታትስቲክስ ባለስልጣን, population.pdf ^ Butler, Rhett A., 2005 population estimates for cities in Ethiopia (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) {{የኢትዮጵያ ከተ"} {"id": "1641", "contents": "አራታ በሱመር አፈ ታሪክ የተገኘ ጥንታዊ መንግስት ነበር። በዚያው መሠረት አራታ ሀብታም፣ ተራራማ፣ በወንዞቹ ምንጭ ያለበት አገር ይባላል። በተለይ የሚታወቀው ከ4 ጥንታዊ ጽሕፈቶች ነው። እነሱም፦ ኤንመርካርና የአራታ ንጉስ[1] - ኢናና የምትባል ንግሥት ከአራታ ግቢ ወደ ኡሩክ ንጉስ ኤንመርካር ግቢ በመዛወርዋ የአንጋሽ ሚና እየተጫወተች ነው። የሁለቱም ነገሥታት ሚስት ትባላለች። (ኋላም እንደ አምላክ ተቆጥራ የብዙዎች አማልክት ሚስት በሱመር ሀይማኖት ተባለች።) ኤንመርካር በኡሩክ ታላቅ ግንብ እንዲሠራ ከአራታ የተከበሩ ድንጋዮች ይጠይቃል። የአራታ ንጉስ ግን እንቢ ብሎ ከኤንመርካር ጋር እንደ ተለየ ይመዝገባል። የኤንመርካር ወኪሎች ሱሳን፣ አንሻንንና ሰባት ተራሮች በመሻገር ወደ አራታ ይደርሳሉ። ኤንመርካርና ኤንሱህከሽዳና[2] - በዚሁ ጽሑፍ መሠረት የአራታ ንጉስ ስም ኤንሱህከሽዳና (ወይም ኤንሱህጊራና) ይሠጣል። ሉጋልባንዳ በተራራ ዋሻ[3] - በኋላ የኤንመርካር ተከታይ ንጉስ የሆነ ሉጋልባንዳ በዚህ ዘመን የኤንመርካር ሻለቃ ነው። የኤንመርካር ሠራዊት በአራታ ላይ ዘመቻ ያደርጋል። ሉጋልባንዳና አንዙ ወፍ[4] - ሉጋልባንዳ እንደገና በኤንመርካር ሠራዊት አለቃ ሆኖ በአራታ ላይ እንደ ዘመተ ይላል። የታሪክ ሊቃውንት ሁሉ ስለ ስፍራው በአንድነት አይስማሙም፤ ብዙዎቹ የአዘርባይጃንና የአራክስ ወንዝ አካባቢ እንደ ጠቀለለ የሚል አስተያየት አላቸው። አራታ አንዳንዴ የሚጠቀሰው በዚያች አራራት አገር በኋላ ዘመን በኖረው በኡራርቱ በሚነካ ጉዳይ ሲያውሩ ነው። ሌሎች ግን በፋርስ ወይም በዛሬው አፍጋኒስታን እንደ ነበር የሚል ግመት አላቸው። በዚህ ረገድ በሳንስክሪት ጽሕፈቶች ደግሞ «አራጣ» የሚባል አገር በአፍጋኒስታን ይገኛል። ሌሎችም አራታ ከአፈ ታሪክ ውጭ የማይታወቅ ስለ ሆነ ሥፍራው ሊታወቅ አይችልም የሚል አስተያየት አላቸው። በግሪኩ ሄሮዶቶስ ታሪክ፣ የፋርስ ሕዝብ «አርታዮይ» (አርታያውያን) ተባሉ (VII, 61. 150)። በሄሮዶቶስ ጊዜ የኖረ ሌላ ግሪክ ጸሐፊ ሄላኒኮስ ደግሞ እነዚህ «አርታያ» በሚባል አውራጃ እንደ ኖሩ ይመስክራል።"} {"id": "10797", "contents": "የሳይሌሲያን ቋንቋ (ሳይሌሲያን፦ ślōnskŏ gŏdka, ślōnski, አንዳንዴ ደግሞ po naszymu) በፖላንድ የላይኛው ሳይሌሲያ ክፍለ ሀገር፣ በቼክ ሪፑብሊክ እና በጀርመን ሀገር የሚነገር ቋንቋ ነው። በ2011 እ.ኤ.አ. በፖላንድ በተካሄደው ብሔራዊ የሕዝብ ቆጠራ 509 000 ሺ ሰዎች ሳይሌሲያን የመጀመሪያ ቋንቋቸው እንደሆነ አስመዝግበዋል። አንዳንድ የቋንቋ ሊቃውንት የሳይሌሲያን ቋንቋ ከፖልኛ ቋንቋ ጋር በቅርብ የተዛመደ በመሆኑ፣ እንደ ቀበሌኛ አነጋገር ይቆጥሩታል የሳይሌሲያ ቋንቋ ተናጋሪዎች የራሳቸው ፊደላት ስላልነበራቸው ለጽሑፍ የፖልኛን ፊደላት ይጠቀሙ ነበር። በ1998 በ10 የሳይሌሲያን ፊደላት እና ዲግራፎች (digraphs) የተመሠረተ የአጻጻፍ ደንብ ተፈጥሮ፣ በኢንተርኔትና በሳይሌሲያን ዊኪፔድያ የተስፋፋ ጥቅም ላይ ውሏል። ^ Narodowy Spis Powszechny Ludności i Mieszkań 2011. Raport z wyników - Central Statistical Office of Poland የሳይሌሲያን ውክፔዲያ አለ!"} {"id": "1863", "contents": "Cape Verde info and pictures en/es/de በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ ኬፕ ቨርድ የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ።"} {"id": "1959", "contents": "የመካከለኛው አፍሪካ ሪፐብሊክ በ1952 ዓም የፈረንሳይ ኡባንጊ-ሻሪ ቅኝ ግዛት «የመካከለኛው አፍሪካ ሪፐብሊክ» ተብሎ ነፃነቱን አገኘ። በ1969 ዓም የሀገሩ ፕሬዝዳንt ዦን-በደል ቦካሣ እራሱን «ንጉሠ ነገሥት ቀዳማዊ ቦካሣ» ሹሞ እስከ 1972 ዓም ድረስ የሀገሩ አጠራር «የመካከለኛው አፍሪካ ንጉሠ ነገሥት መንግሥት» ሆኖ ነበር።"} {"id": "2019", "contents": "መስከረም 2 ቀን: ብሄራዊ ቀን በኬፕ ቨርድ... መስከረም ፪ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪ናው ዕለት ሲሆን፤ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፫፻፷፬ ቀናት፤ በዘመነ ዮሐንስ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፫፻፷፫ ቀናት ይቀራሉ። በኢትዮጵያ ታሪክ ዘመናዊ አብዮት ፈንድቶ የዘውድን ስርዓት ሽሮ የመጨረሻውን ንጉሠ ነገሥት ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴን ከሥልጣን ያወረደበት ዕለት ነው። በአብዛኛዎች ኢትዮጵያውያንም ዘንድ የአገራችን ባህላዊ፣ ኃይማኖታዊ እና ሰብአዊ ብስበሳ የተጀመረበትም ዕለት እንደሆነ በሰፊው ይነገራል። ፲፩፻፹፬ ዓ/ም- በመስቀል ጦርነት የእንግሊዝ ንጉሥ ቀዳማዊ ሪቻርድ በሳላዲን ላይ በአርሱፍ ውግያ አሸነፈ። ፲፬፻፵፪ ዓ/ም - በቱሙ ምሽግ ውግያ የሞንጎል ሃያላት የቻይናን ንጉስ ማረኩ። ፲፭፻፮ ዓ/ም - የስኮትላንድ ንጉሥ ጄምስ ፬ኛ እንግሊዝን ወርሮ በፍሎደን ሜዳ ውግያ ተሸንፎ ሞተ። ፲፭፻፴፭ ዓ/ም - አምባ ሰሜን በተባለ ሥፍራ ላይ በቡርቱጋል ሠራዊት እና በአህመድ ግራኝ መኻከል በተካሄደው ጦርነት ላይ ዶም ክርስቶፍ ዳጋማ በጥይት ቆስሎ በግራኝ ወታደሮች ተማረከ። ፲፰፻፺ ዓ/ም - የዳግማዊ ምኒልክ የጦር አበጋዞች የከፋውን ንጉሥ ጋኪ ሸሮቾ በመማረክ ያንን መንግሥት ጨረሱ። ፲፱፻፴፭ ዓ/ም - የጓደኞች ወታደርና 1,800 የጣልያ እስረኞች ተሸክማ ላኮኒያ የምትባል መርከብ አፍሪቃን ስትቀርብ በጀርመኖች ተኩስ ሰመጠች። ፲፱፻፷፯ ዓ/ም - ከ ፶፰ ዓመታት በሥልጣን፣ መጀመሪያ በአልጋ ወራሽነትና የኢትዮጵያ መንግሥት ባለሙሉ ሥልጣን እንደራሴነት፣ ከ መጋቢት ፳፬ ቀን ፲፱፻፳፪ ዓ.ም ጀምሮ ደግሞ በንጉሠ ነገሥትነት ኢትዮጵያን የመሩት ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ በደርግ የአብዮት ሥርዓት ተሽረው ከሥልጣን ወረዱ። ፲፱፻፸ ዓ/ም -የጸረ-አፓርታይድ ወኪል ስቲቭ ቢኮ በደቡብ አፍሪቃ ፖሊስ ታስሮ ተገደለ። ፲፱፻፹፭ ዓ/ም - መይ ካሮል ጀሚሶን በጠፈር የመጀመሪያው ጥቁር አሜሪካዊት ሆነች።"} {"id": "2025", "contents": "ጳጉሜ ፪ ቀን: ነጻነት ቀን በብራዚል፣ የድል ቀን በሞዛምቢክ... 1785 - የፈረንሳይ አብዮታዊ አማካሪዎች \"የማስፈራራት መንግስት\" ዐዋጁ። 1932 - ጀርመኖች በ2ኛ ዓለማዊ ጦርነት ለንደንን በቦምብ ለመደብደብ ጀመሩ። 1969 - የአሜሪካ ፕሬዚዳን ጂሚ ካርተር የፓናማ ካናል አስተዳደር ለፓናማ በ1992 ለማዛወር ውል ፈረሙ። 1978 - ዴስሞንድ ቱቱ በኤጲስቆፖሳዊ ቤተክርስቲያን በደቡብ አፍሪካ መጀመርያ ጥቁር ኤጲስ ቆጶስ ሆኑ። 1988 - የራፕ ሙዚቃ ተጫዋች ቱፓክ ሻኩር በላስ ቬጋስ ተተኲሶ ከጥቂት ቀን በኋላ ሞተ።"} {"id": "15459", "contents": "ሚስትህ አረገዘች ወይ ቢለው ማንን ወንድ ብላ አለው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "15465", "contents": "ማሞ ሌላ መታወቂያው ሌላ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ለተጠየቀው ነገር ያልተጠየቀውን ለሚመልስ ሰው ምላሽ። ፍየል ወዲህ ቅዝምዝም ወዲያ"} {"id": "11145", "contents": "ከዚህ የሚከተለው የላይቤሪያ ሪፐብሊክ ፕሬዝዳንቶች ዝርዝር ነው። ላይቤሪያ ስትመሠረት፣ ቢሮው ውስጥ አንድ መሪ ለሁለት ዓመት እንዲቆይ ተወስኖ ነበር። በሜይ 7 ቀን 1907 እ.ኤ.አ. ጊዜው ወደ አራት ዓመት ተራዘመ። ከ1980 እስከ 2006 እ.ኤ.አ. የቢሮው አመራር ሶስት ጊዜ በመፈንቅለ መንግሥት፣ የላይቤሪያ የእርስ በርስ ጦርነትና ሁለተኛው የላይቤሪያ የእርስ በርስ ጦርነት ምክኒያት ተቋርጦ ነበር። በአጠቃላይ 22 ፕሬዝዳንቶች 24 ጊዜ መርተዋል። ቀለሞቹ የእያንዳንዱን መሪ የፖለቲካ ፓርቲ ያመለክታሉ። ቢሮውን በቶሎ የለቀቁ፦ ሀ - በመፈንቅለ መንግሥት ጊዜ ተገደሉ ለ - በራሳቸው ፈቃድ የለቀቁ መ - በተፈጥሮአዊ ምክኒያት ሞቱ ^ There has been some confusion as to whether Smith actually served as President of Liberia following the removal of Edward James Roye from office. However, evidence does show that Smith did in fact serve as president from the time of Roye's departure until the inauguration of Joseph Jenkins Roberts.[1] ^ Despite the fact that Doe assumed power immediately after the execution of ዊልያም ሪቻርድ ቶልበርት፣ ጁኒየር on ኤፕሪል 12, 1980 እ.ኤ.አ., he was not in fact sworn in as president until ጃንዋሪ 6, 1986 እ.ኤ.አ.[2]"} {"id": "11175", "contents": "(ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "11181", "contents": "ኦረት ብሩስ ጎልዲንግ የጃማይካ ጠቅላይ ሚኒስትር ከመስከረም 1 ቀን 2000 ዓም እስከ 2004 ዓም ድረስ የነበሩ ሰው ናቸው። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "11283", "contents": "ዋንፒስ (በጃፓንኛ: ワンピース) የሚባል ጃፓን የተፈጠረ አንሜ ድራማ ነው። ሉፊ የሚባል የአስራ ሰባት አመት ሌባ ወጣትን የሚከተል ትከታታይ የወጣቶች ካርቶን ፊልም ነው።"} {"id": "11355", "contents": "ደግሞ ይዩ፦ ላይ አፈር በተፈጥሮ አፈር ሶስት ቁሦች አሉት፡ ማለትም ፈሣሽ (ውሃ)፣ ጠጣር አፈር እንዲሁም አየር ናቸው። የአፈር ጥንካሬ በነኝህ ሦስት ቁሶች መጠንና የርስ በርስ ግንኙነት ይወሰናል። የአፈር ጠጣር ክፍል ከተለያዩ ቁሦች የተሰራ ነው፣ ከነኝህ ውስጥ የሸክላ አፈር (ክሌይ) ፣ አሸዋ፣ የተፈጥሮ ብስባሽ፤ እንዲሁም ከተለያዩ ማእድኖች ይገኙበታል። እነኝህን የአፈር አይነቶች ለምህንድሥና አላማ በሁለት ይከፈላሉ፣ እርስ በርስ ተጣባቂ አፈሮች (ለምሣሌ የሽክላ አፈር)፣ እርስ በርስ የማይጣበቁ አፈሮች (ለምሣሌ አሸዋ) በተፈጥሮ በመሬት ውስጥ የርስ በርስ ተጣባቂ አፈሮች መጠን ዝቅተኛ ቢሆንም የአፈርን ባህርይ በከፍተኛ ደረጃ ይወስናሉ። አፈር በመጠን እንደሚከተለው ይከፋፈላል፤ የሽክላ አፈር (ክሌይ) (<0,006ሚሚ)፣ ዝቃጭ አፈር (ሲልት) (<0,2ሚሚ)፣ አሽዋ (<2ሚሚ)፣ ኮረት (<63ሚሚ)፣ ድንጋይ (>63ሚሚ)"} {"id": "11463", "contents": "በለስ (ሮማይስጥ፦ Ficus)"} {"id": "15609", "contents": "ታኅሣሥ ፰ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፺፰ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፪፻፷፰ ቀናት፣ በዘመነ ዮሐንስ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፪፻፷፯ ቀናት ይቀራሉ። ፲፱፻፶፫ ዓ/ም በወንድማማቾች መንግሥቱ ንዋይ እና ገርማሜ ንዋይ የተሰነጸጸው የታኅሣሥ ግርግር መፈንቅለ መንግሥት ኃይል ተደምስሶ ንጉሠ ነገሥቱ ከብራዚል ተመልሰው በአስመራ በኩል አዲስ አበባ ገቡ። ፲፱፻፹፰ ጋናዊው ኮፊ አናንድ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዋና ጸሐፊ ሆኑ። (እንግሊዝኛ) http://en.wikipedia.org/wiki/December_17 (እንግሊዝኛ) http://www.nytimes.com/learning/general/onthisday/20091217.html"} {"id": "15639", "contents": "መጋቢት ፲፩፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻፺፩ ኛው ዕለት ሲሆን፤ የበጋ ወቅት ፸፮ ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፻፸፭ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፻፸፬ ቀናት ይቀራሉ። ፲፭፻፳፪ ዓ/ም - ከአህመድ ግራኝ ጋር ሽምብራኩሬ በተባለ ቦታ ላይ በተደረገ ጦርነት ራስ ኅዱግ፣ ራስ ማኅፀንቶ፣ ገብረ መድኅን እና ብዙ የኢትዮጵያ ሠራዊት አለቁ። ፲፱፻፳፰ ዓ/ም - የፋሺስት ኢጣሊያ አውሮፕላኖች በኮረም ላይ የመርዝ ጢስ ቦንብ ጣሉ፡፡ ፲፱፻፵፮ ዓ/ም - የወንጂ ስኳር ፋብሪካ ተመርቆ ተከፈተ፡ ፲፱፻፵፰ ዓ/ም -ቱኒዚያ ነጻነቷን ከፈረንሳይ ተቀዳጀች። ፲፱፻፷፮ ዓ/ም - በኢትዮጵያ የአብዮት እንቅስቃሴ፣ ሐረር ላይ የሰላማዊ ሰልፍ ተካሄደ። ፳፻፪ ዓ/ም - የአፍሪቃ ኅብረት የሠላምና ጸጥታ ምክር ቤት በማዳጋስካር ሕገ መንግሥታዊ ሥርዓቱን በኃይል በለወጡ ግለሰቦችና ተቋማት ላይ የተጣለው ማዕቀብ ተግባራዊ እንዲሆን ወሰነ፡፡ መርስዔ ኀዘን ወልደ ቂርቆስ፣ ዕለታዊ የታሪክ ድርጊት፣ የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን የመጀመሪያው ፓትረያርክ (፲፱፻፶፩ ዓ/ም) (እንግሊዝኛ) ኪንና ባህል፡ ሳምንቱ በታሪክ http://www.ethiopianreporter.com (እንግሊዝኛ) FCO 371/1829 - ANNUAL REVIEW FOR ETHIOPIA FOR 1974 (እንግሊዝኛ)"} {"id": "9033", "contents": "ጫት ወይንም በርጫ፡ በርጫ በምስራቅ አፍሪካና በየመን የተለመደ ቅጠል ነው። የጫትን ቅጠል በማኘክ 'ምርቃና' የሚባል ቃሚዎቹ ተወዳጅ ስሜት ነው የሚሉት ላይ መድረስ ይቻላል። ይህ የሚሆነው ጫት ውስጥ ያሉት ንጥረ ነግሮች ኣንጎል ላይ በሚፈጥሩት ለውጥ ሲሆን የጫት ወይም ጅማ የስነ ፍጥረት ስሙ በእንግሊዝኛ Catha edulis ነው። ጫት የተገኘው ኢትዮጵያ ውስጥ ነው ይባላል። የጫት ዝርያዎች በኤትዮጵያ ወስጥ በተለያዪ ክፍለ ሃገራት ይገኛል። እንደየአገሩም የጫት (የተክሉ) ዓይነት እና በወስጡ ያለው ንጥረ ነገር ጥንካሬ (የምርቃና ሃይል) ይለያያል። በሃረር እና በአካባቢው የሚገኝ የጫት ዓይነት (ዓወዳይ) የሚባል ሲሆን ቅርንጫፎቹ ረጃጅም ቅጠሉ ደግሞ ሰፋ ያለ (ከሌሎች የጫት ዓይነቶች ጋር ሲተያይ) በወንዶ ገነት አካባቢ የሚገኘው ደግሞ 'ወንዶ ገነት' የሚባል ሲሆን የማስከር (የምርቃና) ሃይሉ ከዓወዳይ እንደሚበልጥ ይነገራል። የተክሉ ዓይነት፡ ቅርንጫፎቹ ቀጫጭን እና አጫጭር፣ ቅጠሉም ቀጠን ብሎ ዓወዳይን ያህል ወዝ የሌለው። ጫት በተለያዩ የኢትዮጵያ ክልላት በተለያየ አይነት መልኩ በመቃም ላይ ይገኛል። ለአብነትም በአማራ ክልል ውስጥ በጎንደር ባህርዳርና አካባቢዎቹ የጫት አቃቃምም ሆነ አሰፋፈሩ ከሌላው የኢትዮጵያ ክፍል በፍፁም ይለያል ይኅውም በሌላው የሀገራችን ክፍል ጫት ከነ ገረባው ወይም እንጨቱ በአነስተኛ ፕላስቲክ ተደርጎ ሲሸጥ በጎንደር ባህርዳርና አካባቢዎቹ ግን የጫቱ ቅጠል ሊቃም ከሚችል የጫቱ ለስላሳ የግንድ ክፍል ጋር ተቀንጥሶ በሚዛን ከ25 ግራም ጀምሮ እስከ ብዙ ኪሎዎች ይሸጣል። ብዙ ጊዜ ጫት መቃም ከጥቅሙ ጉዳቱ ቢብስም አንዳንድ ጥናቶች ግን ጫት ልክ እንደመድሀኒትም ያገለግላል ይላሉ። ጫት አትኩሮትን ሙሉ በሙሉ ሰርቆ ትውስታን በመንጠቅ ህይወትን አስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ ከሚከታት Attention Deflict Disorder ከተባለው በሽታ ነፃ እንደሚያወጣ ይነገራል።ነገር ግን የምክር አይደለም። ዩናይትድ እስቴትስ በጫት መጠቀም ክልክል ነው። ዛፉ እስክ 7 ሜትር ወይም አንዳንዴ 15-20 ሜትር ይቆማል። የአረብኛው ስሙ /ጛአት/ ሲሆን የዚህም በፊደል ቁጥር ድምር 501 ሲሆን፣ ጫት 501 ልዩ ልዩ እርጉሞች እንዳሉበት በአንዳንድ አጓጉል እምነት ተገኝቷል። ሥሩ በአንዳንድ ቦታ ለግሪፕ (ኢንፍሉዌንዛ)፣ ለሆድ ወይም ደረት ችግሮች ተጠቅሟል። የቅጠሉ አደንዛዥ ውጤት ከድካም ወይም ከረሃብ ያስታግሣል። ጫትና ጌሾ በእኩል መጠኖች ጥራት ያለ ጠጅ ይሠራል። ይህ ጥራት ከ፰ ቀን በኋላ ግን ይጠፋል። የጫት ቅጠልና የእንጭብር ሥር ተድቅቀው በቅቤ ለአስማ መሳል ይጠጣል። ስመ እጽዋት ^ አማራ ጌታሁን - SOME COMMON MEDICINAL AND POISONOUS PLANTS USED IN ETHIOPIAN FOLK MEDICINE March 1976 እ.ኤ.አ. ^ በደብረ ሊባኖስ ዙሪያ ያለው ሕዝብ መድሃኒታዊ እጾች እውቀናና ጥቅም 1998 ዓም ከጥላሁን ተክለሃይማኖት፣ ሚሩጸ ጊዳይ፣ ግርማይ መድኅን፣ ያለም መኮነን፣ አዲስ አበባ ዩኒቬርሲቴ፣ አክሊሉ ለማ ተቋም"} {"id": "14607", "contents": "ዘ ሐበሻ ድረ ገጽ - https://amharic.zehabesha.com/ ዘ ሐበሻ ሰፊ የኢትዮጵያ የቅርብ ዜና ምንጭ ነው። ሚዛናዊ ዜናዎችን፣ አመለካከቶችን እና ጉዳዮችን በፖለቲካዊ ምህዳር ዙሪያ ለኢትዮጵያ ማህበረሰብ እናቀርባለን እና ሰፊ የጤና፣ የትምህርት፣ የፖለቲካ፣ የመዝናኛ እና የስፖርት ዘርፎችን ስንዘግብ ዜናዎችን እና አመለካከቶችን ለመለያየት ቆርጠን ተነስተናል። እና ሰብአዊ መብቶች እኛ እዚህ የመጣነው ለአንድ ምክንያት ፍትሃዊ እና የማያዳላ መረጃ ለማህበረሰቡ ለማቅረብ ነው እና ሰፊ የጤና፣ የትምህርት፣ የፖለቲካ እና የስፖርት ዘርፎችን በሚሸፍንበት ወቅት ዜናዎችን እና አመለካከቶችን ለመለያየት ቆርጠን ተነስተናል። የዘ-ሐበሻ የዜና ገፆች ለአንባቢያን ለማሳወቅ የተነደፉ ሲሆን የአርትኦት ክፍላቸው ማህበረሰቡን በሚመለከት የተለያዩ ፍልስፍናዎችን እና አቋሞችን ለማበረታታት ቁርጠኛ ነው። ዘ-ሐበሻ በዚህ ድረ-ገጽ ላይ ያለውን መረጃ በማዘጋጀት እና በመጠበቅ ረገድ ምክንያታዊ ጥንቃቄ ለማድረግ ጥረት ብታደርግም የድረ-ገጹን ይዘት ትክክለኛነት፣አስተማማኝነት፣ብቃት ወይም ሙሉነት ዋስትና አንሰጥም።ስለ እኛ የድረ-ገጹ ይዘት በማንኛውም ጊዜ ያለማሳወቂያ ሊቀየር ይችላል። በሚያዩበት ጊዜ የግድ ወቅታዊ ወይም ትክክለኛ ላይሆን ይችላል። ይህ ድረ-ገጽ በቅጂ መብት ባለቤት ሁልጊዜ ያልተፈቀደለት የቅጂ መብት ያለው ይዘት ይዟል። የዲሞክራሲ ግንባታ በኢትዮጵያ ብዙ ጊዜ ዲሞክራሲ የሚለውን ቃል እንሰማ ነበር፣ እና በቀላል አነጋገር፣ አንድ ተራ ሰው የመንግስት አካልን ለመሰረታዊ ፍላጎቱ የመጠየቅ መብት ያለውበት የፖለቲካ ሁኔታ ነው፣ ​​ወይም ደግሞ ዴሞክራሲ ሌላው ስርዓት ሊረዳው የሚችለውን የመናገር ነፃነት ይሰጣል። ለአንድ ሰው መስጠት."} {"id": "14613", "contents": "ቀኝ ጌታ ጀምበሬ ኃይሉ ደብረ ታቦር ውስጥ ተወለዱ። በልጅነታቸው በቤተ ክርስቲያን ትምሕርት ዳዊት፣ ጾመ ድጓ፣ ቅኔ፣ ዝማሬ እና አቋቋም ያጠኑት እኒህ ሰው አሁን የሚታወቁት በስዓሊነት ነው። በ፲፱፻፲፱ ዓ/ም ንግሥተ ነገሥት ዘውዲቱ የወጣቱ ጀምበሬን አጎት ዓለቃ ዓለሙን ወሎ ውስጥ የምትገኘውን ተድባባ ማርያም የተባለች ቤተ ክርስቲያን በስዕል እንዲያስጌጡ ጠየቋቸው። በዚህ መሠረት ወጣቱ ጀምበሬ አጎታቸውን በረዳትነት ተከትለው ወደ ወሎ በመሄድ የሥነ ስዕልን ጥበብ ተማሩ። ከዚህ በኋላ የበጌምድር ጠቅላይ ግዛት አስተዳዳሪ እና የንግሥት ዘውዲቱ ባል የነበሩት ራስ ጉግሳ ወሌ ፣እናቲቱ ማርያም የተባለችውን የደብረ ታቦር ከተማ ቤተ ክርስቲያን በስዕል እንዲያስውቡ አዘዙ። ከሌሎች ሶስት ሰዓሊወች ጋር በመሆን ግዴታቸውን ፈጸሙ። ራስ ጉግሳ ወሌ ከሞቱ በኋላ የጠቅላይ ግዛቱ አስተዳዳሪ የነበሩት (በኋላ ከወንድማቸው ከደጃዝማቾች አበራ ካሳ ጋር እጃቸውን ለጠላት ሰጥተው የተገደሉት)ደጃዝማች ወንድወሰን ካሳ ቤተመንግሥታቸውን በስዕል እንዲያሸበርቁላቸው ጀምበሬን ጠይቀው ሥራው ሲጠናቀቅ ቀኝ ጌታ ጀምበሬን የጸሐፊነት ሥራ ሰጧቸው። ከመጀመሪያ ሚስታቸው ጋር በ፲፱፻፳፭ዓ/ም ጋብቻ የፈጸሙት ጀምበሬ የመጀመሪያ ልጃቸውን ጦቢያ ጀምበሬን በ፲፱፻፳፯ ዓ/ም ላይ አገኙ። ወዲያው በዓመቱ ፋሽስት ኢጣልያ ኢትዮጵያን ሲወር ከወታደር አባታቸው ጋር ወደማይጨው ጦርነት ዘመቱ። ከዚያም ጦርነት በኋላ ጠላት በ፲፱፻፴፫ ዓ/ም ለቆ እስከወጣ ድረስ ለአምሥት ዓመታት በአርበኝነት ተሳተፉ። ከነጻነት መልስ በኋላ ለአምሥት ዓመታት በስዕል ሥራ ተሰማርተው ከቆዩ በኋላ ወደ አዲስ አበባ ተጉዘው ወዲያው ከንጉሠ ነገሥቱ ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ መሬትና ቤት አገኙ። አዲስ አበባ ውስጥ ከሚገኙት አብያተ ክርስቲያናት የስዕል ሥራቸው ከሚታይባቸው፣ እንጦጦ ማርያም እና ቀራንዮ መድኅኔ ዓለም ይጠቀሳሉ። በግላቸውም በመሳል ብዙ ሥራወችን ለሽያጭ አቅርበዋል። መርቆሪወስና ጊዮርጊስ በቀኝ ጌታ ጀምበሬ [[የክርስቶስ ልደት]] በቀኝ ጌታ ጀምበሬ ዓፄ ኃይለ ሥላሴ በቀኝ ጌታ ጀምበሬ ^ Silverman, Raymond A. \"Jembere Hailu.\""} {"id": "9321", "contents": "የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን የኤርትራ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የእስክንድርያ ቅብት ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን የአርሜኒያ ሐዋርያዊ ቤተ ክርስቲያን የሶርያ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን የሕንድ (ማላንካራ) ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን"} {"id": "9363", "contents": "ትርኪ ተራራ በቱልሳ አካባቢ ኦክላሆማ ክፍላገር አሜሪካ ውስጥ ከአርካንሳው ወንዝ አጠገብ የሚገኝ ሲሆን እንዲያውም ተራራ ሳይሆን ትልቅ ኮረብታ ነው። በዚያ ላይ በተገኙት ድንጋዮች ላይ ያሉት ምልክቶች 'የጥንታዊ አሜሪካ መዝገቦች' ተብለዋል። በአንድ ዋሻ ውስጥ የተቀረጹት ስዕሎችና ምልክቶች ከውቅያኖስ ማዶ የመጡት መርከበኞች ሥራ መሆናቸውን አንዳንድ ምሁር ያምናል። በዋሻው የሚታይ አንዱ ምልክት የላቲን አልፋቤት ፊደላት «PIA» ይመስላል። ከዚህ በላይ አንዳንድ መስመር ሊታይ ይችላል። አወዛጋቢው ምሁር ባሪ ፌል ይህን «PIA» የሚለውን ቃል ከ«A»-ኡ ቅርጽ የተነሣ እጅግ ጥንታዊ መሆኑን ገመተ። በሱ አስተሳሰብ በከነዓን ቋንቋ የተጻፈው 'ፓያ' ወይም 'ነጭ' ለማለት ነው። መስመሮቹ ደግሞ የኦጋም ፊደል መስለውት በጎይደሊክ ቋንቋ 'ጒን' ወይም 'ነጭ' እንደሚል ያምናል። በሁለት ቋንቋዎች የተጻፈ ቃል ማለቱ ይሆናል። ይህ ሥፍራ ልክ በጋዲር ('የሄራክሌስ ዓምዶች' ወይም የዛሬው ካዲዝ) ኬክሮስ ላይ (36 N) ይገኛል። በመጽሐፈ ኩፋሌ መሠረት ከጋዲር ወደ ምዕራብ የሚሄድ መስመር የሞሳሕ ያፌት ርስት ከከነዓን ካም ርስት ይለያል። በኦክላሆማ ውስጥ የሚገኙት ምልክቶች ከነትርኪ ተራራ(እንግሊዝኛ) ስለ ትርኪ ተራራ ጽሕፈቶች (እንግሊዝኛ)"} {"id": "16347", "contents": "ሹክሹክታ የጠብ ወለምታ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሹክሹክታ ከጠብ በይዘቱ ያነሰ ቢሆንም የጠብ ዘር ነው።"} {"id": "16053", "contents": "ሹምና ማር እያደር ይከብዳል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "16365", "contents": "ሽልም እንደሆን ይገፋል ቂጥም እንደሆን ይጠፋል የአማርኛ ምሳሌ ነው። በርግዝና ወቅት የሽልን ሆድ ማሳበጥ ያጠቅሳል አጠቃላይ የተረትና ምሳሌው ትርጉም ግን"} {"id": "16377", "contents": "ሽማግሌን ከምክር ከመለየት ከምግብ መለየት የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሽማግሌወችን የመምከር ባህርይ የሚያሳይ።"} {"id": "16389", "contents": "ሾተልን ወደ አራዊት ቁጣህን ወደ ትእግስት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሾተልን ወደ ሰገባህ ቁጣህን ወደ ትእግስት"} {"id": "14751", "contents": "ለህልም ምሳሌ የለውም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ለህልም ምሳሌ የለውም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ለህልም ምሳሌ የለውም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ለአንዳንዱ ጉዳይ ማስረጃ አይገኝም። ምንጭ፦ አዲሱ የምሳሌያዊ አነጋገሮች መጽሐፍ፣ ገጽ ፲፰"} {"id": "14757", "contents": "ለሆዴ ጠግቤ በልብሴ አንግቤ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ለሆዴ ጠግቤ በልብሴ አንግቤ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ለሆዴ ጠግቤ በልብሴ አንግቤ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሁሉ ሞልቶ ተርፎ ምን ጐድሎ። ምንጭ፦ አዲሱ የምሳሌያዊ አነጋገሮች መጽሐፍ፣ ገጽ ፲፯"} {"id": "14763", "contents": "ለላም የሳር ለምለም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "14769", "contents": "ለልጅ ሲሉ ይበሉ ለወገን ሲሉ ይጠሉ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "16101", "contents": "ሻጭ ወይም አገልግሎት ሰጭ በመሻሻጥ ሂደት ውስጥ በጠየቀው ገንዘብ ወይም ዋጋ አገልግሎት አልያም ደግሞ እቃ የሚያቀርብ የግብይት አካል ነው።"} {"id": "9903", "contents": "የዶሮ ጉንፋን ወይም ኤቭያን ፍሉ (Avian Flu) ኢትዮጵያን እንደ ማንኛውም ኣገር ያሰጋታል። ይህ የወፍ ኢንፍሉኤንዛ ወይም የዶሮ ጉንፋን እያጠቃ ያለው ኣንዳንድ የሩቅ ምሥራቅ እስያ ኣገሮችን ቢሆንም ወደ ኤውሮፓና ኣፍሪቃ መስፋፋት ጀምሯል። እስካሁን (፳፻ ዓ.ም.) በሽታው የገደላቸው ሰዎች ብዛት ከ300 ያነሱ ሲሆን በሽታውን ለመቆጣጠር ከ150 ሚሊዮን ዶሮዎች በላይ ተፈጅተዋል። ያለውም ዋና ስጋት ቫይረሱ ከታመመ ዶሮ ሰው ጭምር ስለሚይዝና እራሱንም መቀያየር ስለሚችል ቀስ በቀስ ጉንፋኑ ከሰው ወደ ሰው የመተላለፍ ችሎታ ኣፍርቶ ሕዝብ እንዳይፈጅ ነው። ከዚህ በፊት ኢንፍሎኤንዛ በመደጋገም በዓለም ላይ ብዙ ሚሊዮን ሕዝቦች ገድሏል። ስለዚህ ስለበሽታው ሕዝቡ በሚገባ ማወቅና መዘጋጀት ኣለበት። በሽታው ኣንድ ቦታ ያሉትን ዶሮዎች በ48 ሰዓታት ሊፈጅ ይችላል። ኣንዳንድ ኣእዋፍ ወደተለያዩ ኣገሮች ስለሚበሩ በሽታውን መከላከል ቀላል ባይሆንም የመከላከያ ክትባት ኣለ። ለሰው መድኃኒትና መከላከያ የመሥራትም ጥድፊያ ቀጥሏል። በብዛት የሞቱ ኣእዋፍ ሲታዩ ለባለሥልጥኖች መንገር እንጂ ኣለመነካካትና ድመቶች እንዳይበሏቸው መከላከል ያስፈልጋል። በሽታው ካለበት ኣገር ዶሮን ኣለማስገባትና የጓሮ ዶሮን ኩስ ማጸዳዳት ጠቃሚ ናቸው። ዶሮንና እንቁላልን ለመብላት በሚገባ ማብሰል ቫይረሱን ይገድለዋል። ስመ በሽታ በዶ/ር ኣበራ ሞላ Dr. Aberra Molla"} {"id": "16179", "contents": "የሐበሻው ስደተኛው ዋና ማውጫ አገሮች ሱዳን፡ ኬንያ፡ ኢትዮጵያ እና ኤርትራ ናቸው። ከኢትዮጲያ የሚወጡ ስደተኞች ወደ 70% የሚወጡት በሱዳን ቦርደር ሲሆኑ በኬንያ ወደ 40% ይሰደዳሉ ወደ ሶማሊያ፡ ኤርትራ እና ጅቡቲ 10% ናቸው። የኤርትራ ስደተኞች ደግሞ የሚጠቀሙት ዋናው ማውጫ ሱዳን ሲሆን እሱም ወደ 70% ይጠጋሉ ወደ ኢትዮጵያ ደግሞ 25% ናቸው፡ የቀሩት 5% ደግሞ በሌላ መንገድ ይወጣሉ።"} {"id": "12771", "contents": "የአምክንዮ -ምክነት ብዙ ጊዜ ሚመጣው አንድን ወይም ብዙን እውነት ከሌላ ከፍተኛ እውነት ጋር ለማያያዝ በሚሞከርበት ጊዜ በሚደረግ ስህተት ነው። ከዚህ በተረፈ ግን፣ የሒሳብና የፍልስፍና ተማሪወች በተለምዶ የአምክንዮ-ምክነት የሚሉት የፕሮፖጋንዳ መሳሪያ አለ። እሱም የመሰረት-መፋለስ ይባላል። ይህ ምክነት፣ ጸጉር እንሰንጥቅ ከተባለ፣ የአምክንዮ ምክነት አይደለም። እውነትን ከእውነት በማስተሳሰር ላይ የትነሳ ምክነት ሳይሆን፣ ገና ከመነሻው በውሽት ላይ የተመሰረተ ውድቀት ነው። በዚህ ዋና ዘርፍ ስር የሚንቀሳቀሱ 3 ዋና ዋና ምክነቶች ይገኛሉ፦ 1ከዝንጀሮ ቆንጆ /false dilemma/bifurcation በአንድ ሁኔታ /አጋጣሚ , ከሁለት በላይ ምርጫ እያለ , ሁለት ብቻ ምርጫ ማቅረብ :: ምሳሌ :- Quote: «ወይ ከኛ ጋር ናችሁ ወይ ደግሞ ከአሸባሪወች።» ይህ አባባል እንግዲህ አንድ ሰው ከሁለቱም ውጭ መሆን እንደሚችል ከስረ -መሰርቱ በሀሰት ክዷል። ምሳሌ፦ Quote: አበበ (በስልክ )- ረጅም ነሽ ? አለሚቱ (በስልክ )- አይደለሁም ! አበበ - እንግዳው አጭር ነሽ ማለት ነው። አበበ ያለተረዳው፣ አለሚቱ መካከለኛ ቁመት ሊኖራት እንደሚችል ነው። 2."} {"id": "12777", "contents": "ገመድ የሰለሉ ስንጥርጣሪዎች (fibres) (ለጥንካሬ እና ለማያያዝ ሲባል) በተለያየ መንገድ ተፈትለው የሚዘጋጅ ርዝመት ያለው ነገር ነው። ጥሩ የልጠጣዊ ጥንካሬ (tensile strength) ያለው ቢሆንም፤ በጭሞቃዊ ጥንካሬ (compressive strength) በኩል ግን ደካማ ነው። እነዚህ ሁለት ባህሪያት የሚያመለክቱትም ገመድ ለመጎተት እንጂ ለመግፋት እንደማያገለግል ነው።"} {"id": "2733", "contents": "ሌሶቶ (ሶጦኛ፦ /ልሱቱ/) በደቡብ አፍሪቃ የምትገኝ ሀገር ስትሆን ከደቡብ አፍሪካ ጋር ድንበር አላት። የመጀመሪያዎቹ የሌሶቶ ነዋሪዎች የኮይሳን አዳኞች ሲሆኑ በባንቱ ፍልሰቶች ጊዜ የተለያዩ ባንቱ በሚናገሩ ጎሳዎች ባብዛኛው ተተክተዋል። ሌሶቶ አንድ ሀገር የሆነችው በ1822 እ.ኤ.አ. በሞሹሹ 1ኛ ስር ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "2769", "contents": "1952 አመተ ምኅረት መስከረም 4 ቀን - መጀመርያው ሰው ሰራሽ መንኮራኩር (የሩሲያ) ጨረቃን ደረሰ። ታኅሣሥ 22 ቀን - ካሜሩን ከፈረንሣይ ነጻነቷን አገኘች። ሚያዝያ 13 ቀን - የብራዚል ርዕሰ ከተማ ከሪዮ ዲዣኔሮ ወደ አዲሷ ብራዚሊያ ተዛወረ። ሚያዝያ 19 ቀን - ቶጎ ነጻነቱን ከፈረንሣይ አዋጀ። ሰኔ 13 ቀን - የማሊ ፌዴሬሽን (ዛሬ ማሊና ሴኔጋል) ከፈረንሣይ ነጻነቱን አገኘ። ሰኔ 19 ቀን - ማዳጋስካር ነጻነት ከፈረንሣይ አገኘች። ሰኔ 23 ቀን - ኮንጎ ዲሞክራቲክ ሪፑብሊክ ከበልጅግ ነጻነቱን አገኘ። ሰኔ 24 ቀን - ሶማሊያ ነጻነት አገኘ። ሐምሌ 25 ቀን - ቤኒን ከፈረንሳይ ነጻነት አገኘ። ሐምሌ 27 ቀን - ኒጄር ከፈረንሳይ ነጻነት አገኘ። ሐምሌ 29 ቀን - ቡርኪና ፋሶ \"ላይኛ ቮልታ\" ተብሎ ነጻነቱን ከፈረንሣይ አገኘ። ነሐሴ 1 ቀን - ኮት ዲቯር ነጻነት ከፈረንሣይ አገኘ። ነሐሴ 5 ቀን - ቻድ ከፈረንሣይ ነጻነቱን አገኘ። ነሐሴ 7 ቀን - የመካከለኛው አፍሪካ ሪፑብሊክ ነጻነት ከፈረንሣይ አገኘ። ነሐሴ 9 ቀን - ኮንጎ ሪፑብሊክ ነጻነቱን ከፈረንሣይ አገኘ። ነሐሴ 11 ቀን - ጋቦን ነጻነት ከፈረንሣይ አገኘ። ነሐሴ 14 ቀን - ሴኔጋል ከማሊ ፌዴሬሽኑ ወጣች።"} {"id": "10143", "contents": "ሓሊዞናውያን (ግሪክ፦ `Αλιζωνες) በግሪኩ ባለቅኔ ሆሜር ግጥም ኢልያድ የተገኘ መታወቂያው ግን ምስጢራዊ የሆነ ሕዝብ ነበር። በኢልያድ መሠረት በትሮያስ ጦርነት ጊዜ በትሮአስ ሠራዊት ውስጥ የዘመቱ ወገን ነበሩ። መሪዎቻቸውም ኦዲዮስና ኤፒስትሮፎስ ሲሆኑ እሊህ የመኪስቴዎስ ልጆች ተባሉ። ሆሜር እንደሚለው «ከብር ልደት አገር - ከሩቅ አሉቤ» ደርሰው ነበር። በኋላ ዘመን የታሪክ ጸሐፊ ስትራቦን ጉዳዩን ለመፍታት ሲሞክር «ከሩቅ አሉቤ» በማለት ፈንታ «ከሩቅ ሓሉቤ» ሆሜር መጻፍ የፈለገ ይሆናል በማለት ግመቱን አቀረበ። ስለዚህ «ሓሊዞናውያን» የሓሉባውያን ስም እንደ ነበር መሰለው። በዚህ አጋጣሚ በሓሉባውያን አገር መካከል ሓሉስ (ሓሊስ) የተባለ ወንዝ ይፈሳል። ከስትራቦን ዘመን በፊት ከ1200ም ዓክልበ. በፊት ኅይለኛ መንግሥት የነበራቸው ኬጢያውያን ደግሞ በዚያው ወንዝ ዙሪያ የብር ማዕድን ሠርተው በዚያን ጊዜ የአገሩ ስም ሓቲ ተብሎ ነበር። ይህም በዛሬው ቱርክ አገር መሃል ይስፋፋ ነበር። ሌሎች ግሪክ ጸሓፊዎች ግን (ፕሊኒ፣ ሄካታይዎስ ወዘተ.) ሓሊዞናውያን በትንሹ እስያ ውስጥ ለትሮአስ ቅርብ በሆነ ክፍል እንደ ኖሩ ይላሉ። ሄሮዶቶስም በእስኩቴስ መካከል (በዛሬው ዩክራይን) ስለሚኖሩ «ሓሊዞናውያን» ጽፏል። ቅዱስ አቡሊዴስም በ226 ዓ.ም. በጻፉት ዜና መዋዕል ሓሊዞናውያን የሴም ልጅ ሉድ ተወላጆች እንደ ነበሩ አመለከቱ።"} {"id": "10155", "contents": "ሮማይስጥ ወይም ላቲን (Latina /ላቲና/) ከህንዳዊ-አውሮፓዊ ቋንቋዎች አንድ ነው። የሮማንስ ቋንቋዎች ቤተሠብ በሙሉ ከሮማይስጥ ከ400 ዓ.ም. በኋላ ደረሰ። የነዚህ ልሳናት ዋና አባላት ፈረንሳይኛ፣ እስፓንኛ፣ ፖርቱጊዝኛ፣ ጣልኛ፣ ሮማኒኛ ናቸው። wikt:Wiktionary:የፈረንሳይኛ_ቅድመ-ታሪካዊ_አመጣጥ_-_ሷዴሽ_ዝርዝር ሮማ ቫቲካን ከተማ (ይህ ቋንቋ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "2823", "contents": ""} {"id": "3117", "contents": "ነሐሴ 17 ቀን: ነጻነት ቀን በሮማንያ፤ ኡምህላንጋ (የሸምበቆ) በዓል በስዋዚላንድ... 1931 - ሂትለርና ስታሊን በሥውር ፊርማ ፖሎኝን አካፈሉ። 1954 - መጀመርያ በአሜሪካና በአውሮጳ መካከል የተደረገው ቴሌቪዥን ግንኙነት 1958 - መጀመርያ የምድር ፎቶ በጨረቃ ምኋር ካለ ሰው ሰራሽ መንኮራኩር ተነሣ።"} {"id": "14913", "contents": "ለብልህ ንገረው ምን ይስተው ብዬ ለሞኝ ንገረው ምን ይገባው ብዬ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ብልህ ሰው ያዳምጣል ሞኝ ግን አይሰማም።"} {"id": "14925", "contents": "ለተሸሸገ ምግብ የተሸሸገ ሆድ አይጠፋለትም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "18567", "contents": ""} {"id": "12591", "contents": "\"Choose Independent. Choose Firefox.\" የፋየርፎክስ ተቀጣዮች በአብዛኛው በጃቫ ስክሪፕትና በኤክስዩኤል የሚፃፉና በፋየር ፎክስ ላይ ተደምረው የሚሰሩ ፕሮግራሞች ናቸው። የፋየርፎክስ ተቀጣይ አፃፃፍ ከድረ ገፅ አፃፃፍ ጋር ተመሳሳይ ቢሆንም፡ የፋየርፎክስ ተቀጣይ ልክ እንደፋየርፎክስ አካል ሆኖ ስለሚታይ ከድረገፅ ጃቫ ስክሪፕት የሰፋ የመግቢያ መብቶች አሉት። ቢሆንም፡በተለይ ከፋየርፎክስ ተተካይ ጋር ሲነጻጸር በብዛት በጥቅም ላይ የሚገኘው የማዳቀል መንገድ ተቀጣዮች ላይ መሰረታዊ ቁጥብና ይፈጥራል። በዚህ የማዛመድ ዘዴ፡ ተቀጣዩ ከፋየርፎክስ ነባር ክንዶች አንዱ ላይ በመሰካትና ተዛማጅ የስራ ችሎታውን በማብዛት ያራዝመዋል። የፋየርፎክስ ተተካይ ኮምፓይል የተደረገ፡ ከተጀመረበት ከNPAPI የተላለፈ ሎድ የሚደረግ ሞጁል ነው። ተተካይ ከፋየርፎክስ ፕሮሰስ ክልል ውጪ መኖር የሚችል ሲሆን፡ በጣም የሚታወቁት ምሳሌዎች ፍላሽና ጃቫ የፋየርፎክስን ስራ የሚሰሩት የድረገጹ መሰረታዊ አካል የሆነው የHTML5ን ካንቫስ ሳይሆን፡ የቪውፖርት ክፍለመስኮት ወይም ደግሞ የካንቫስ ክፍለመስኮት በመጠየቅና ስራውን እራሳቸው፡ በብዛት ከፋየርፎክስ በተገለለ ሁኔታ በመስራት ነው። እነዚህ ደንቦች፡ በ፪፭፮ ካራክተሩ ASCII፡ የተራዘመውን ASCII (ከ፩፪፰ እስከ፪፭፭) ጨምሮ ማለት ነው፡ በ፪፭፮ ካራክተርስ እንደገና ለመፍጠር ላልተቻሉ ፊደላት መፍትሄ ተብለው በተለያዩ ኮሚቴዎች በየቅል የተዋቀሩ ደንቦች ናቸው። ከዛ ደግሞ፡ እንደፋየርፎክስ ላሉ ሁሉገብ ግብአቶችና ከፕሮግራሚንግ አስተያየት ለአንዱ ማሽን የተፃፈው በየትኛው ማሽን እንደሚነበብ የማይታወቅበት ጊዜን ጨምሮ ግን፡ ግር የሚያሰኙ ናቸው። https://www.youtube.com/watch?v=pbJ6H0csdRE"} {"id": "12615", "contents": "ሪቻርድ ሚልሆስ ኒክሰን (ከጃንዌሪ 9፣ 1913 እ.ኤ.አ. እስከ ኤፕሪል 22፣ 1994 እ.ኤ.አ. የኖሩ) ከ1969 እስከ 1974 እ.ኤ.አ. (1962-1966 ዓ.ም.) ባለው ጊዜ ውስጥ 37ኛው የአሜሪካ ፕሬዝዳንት በመሆን አገልግለዋል። ከአሜሪካ ፕሬዚዳንቶች ማዕረጋቸን የተዉት እሳቸው ብቻ ሆነው፤ ምክትላቸው ጄራልድ ፎርድ የዘመናቸውን ትርፍ ጨረሱ። መንግሥታቸው በሁከቶች የተመላ ነበር። ከመጀመሩ ቀዳሚው ሊንደን ጆንሰን ጦርነት በቬት ናም አወረሷቸው። ይህም ጦርነት በአሜሪካ ውስጥ ብዙ ተቃራኒዎች ነበሩት። ኒክሰን ግን ጦርነቱን ስላልጨረሱት፣ ነገር ግን ወደ ላኦስና ካምፖድያ ስላስፋፉት፣ ለሰላም የሚጮህ ወገን በሃይል ሠለፉ። በሠልፎቹ ጫፍ በኤፕሪልና በመይ 1971 እ.ኤ.አ.፣ በዋሺንግቶን ዲሲ የጸረ ጦርነት ሰልፈኞች እጅግ በዙና ከተማው ተሞላባቸው። ሠራዊቱ ተጠራና ፖሊሶቹ ከ12 ሺ በላይ ያዙ። ኒክሰን ከዚህ በኋላ ጦርነቱን አስጨረሱ፣ ለሁለተኛ ዘመን በ1972 እ.ኤ.አ. ተመረጡ። በዚህ ዘመን በዋተርጌት ቀውስ በወንጄል ተከሰሱና ማዕረጋችውን ተዉ።"} {"id": "13005", "contents": "ኢትዮጵያ ውስጥ የሚሰራ የምግብ አይነት ሲሆን፣ የሚሰራውም ከጅግራ ነው።"} {"id": "18783", "contents": "ዊሊያም ሄንሪ ሀሪሰን (እንግሊዝኛ: William Henry Harrison) የአሜሪካ ዘጠነኛ ፕሬዝዳንት ነበሩ። ፕረዝዳንቱ ሥልጣን ላይ የወጡት እ.አ.አ. በ1841 ሲሆን በስልጣን ዘመናቸው ምክትል ፕሬዝዳንት የየሆኑት ጆን ቴይለር ናቸው። ፕሬዝዳንቱ የዊንግ ፓርቲ አባል የነበሩ ሲሆን ከሥልጣን የወረዱት እ.አ.አ. በ1841 ነበር። የአሜሪካ ፕሬዚዳንት የአሜሪካ ፕሬዝዳንቶች ዝርዝር (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "18795", "contents": "ቼስተር አላን አርተር (እንግሊዝኛ: Chester A. Arthur) የአሜሪካ ሃያ አንደኛ ፕሬዝዳንት ነበሩ። ፕሬዝዳንቱ ሥልጣን ላይ የወጡት በ1881 እ.ኤ.አ. ሲሆን በስልጣን ዘመናቸው ምክትል ፕሬዝዳንት አልሾሙም። ፕሬዝዳንቱ ከርሳቸው በፊት የነበሩት ፕሬዝዳንት ጄምስ ጋርፊልድ ምክትል ፕሬዝዳንት ሆነው አገልግለዋል። አርተር የሪፐብሊካን ፓርቲ አባል የነበሩ ሲሆን ከሥልጣን የወረዱት በ1885 እ.ኤ.አ. ነበር። የአሜሪካ ፕሬዚዳንት የአሜሪካ ፕሬዝዳንቶች ዝርዝር (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "18801", "contents": "ቴዮዶር ሮዝቬልት (እንግሊዝኛ: Theodore Roosevelt) የአሜሪካ ሃያ ስድስተኛ ፕሬዝዳንት ነበሩ። ፕረዝዳንቱ ሥልጣን ላይ የወጡት እ.አ.አ. በ1901 ሲሆን በስልጣን ዘመናቸው ምክትል ፕሬዝዳንት ሁነው የተሾሙት ቻርልስ ፌርባንክስ ናቸው። ፕሬዝዳንቱ የሪፐብሊካን ፓርቲ አባል የነበሩ ሲሆን ከሥልጣን የወረዱት እ.አ.አ. በ1909 ነበር። የአሜሪካ ፕሬዚዳንት የአሜሪካ ፕሬዝዳንቶች ዝርዝር (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "18831", "contents": "አሌክሳንድር ሄሊዮስ (ግሪክ፦ Αλέξανδρος Ήλιος) የግብጽ ንግሥት 7 ክሌዎፓትራና የሮማ መሪ ማርክ አንቶኒ ልጅ ነበረ። በ47 ዓክልበ. በእስክንድሪያ ተወለደ። መንታ እኅቱ 2 ክሌዎፓትራ ሰሌኔ ነበረች፣ የስሞቻቸውም ትርጉም በግሪክ «ፀሐይ» (ሄሊዮስ) እና «ጨረቃ» (ሰሌኔ) ነበሩ። በ41 ዓክልበ. የሄሊዮስ ዕድሜ 5 አመት እየሆነ፣ ወላጆቻቸው አንቶኒና ክሌዎፓትራ በአንድ ታላቅ ሥነ ሥርዓት መንግሥታት ለልጆቻቸው ሰጡ። በዚህ አደራረግ በኩል ልዑል ሄሊዮስ የአርሜኒያ፣ የሜዶን እና የጳርቴ ንጉሥነት ማዕረግ ተሰጠ። ሆኖም እነዚህ አገራት ያንጊዜ የሮማ ግዛቶች ገና አልነበሩም፤ የራሳቸውም ነገስታት ነበሯቸው። በተጨማሪ የሮማ ሴናት እነዚህን ስጦታዎች አላጸደቀምና ደስ አላለም። ሌላ የሮማ መሪ ኦክታውያኑስ (አውግሥጦስ ቄሣር) ማርክ አንቶኒን ለመዋጋት ግብጽን ወረረና፣ አንቶኒና ክሌዎፓትራ ከተሸነፉ በኋላ ራሳቸውን ገደሉ (37 ዓክልበ.)። ልጁ ሄሊዮስና እህቱ ሰሌኔ 10 አመት ሆነው ኦክታውያን ወደ ሮማ አመጣቸውና በሠልፍ አሠለፋቸው። ሰሌኔ በ27 ዓክልበ. የማውሬታኒያ ንጉሥ 2 ዩባ ንግሥት ሆነች። በዚህ ሰዓት ወንድሟ ሄሊዮስ በሕይወት እንዲኖር በአውግስጦስ ሞገስ እንደ ተፈቀደ ተጻፈ። ከዚያ በኋላ ልዑል ሄሊዮስ ወዴት እንደ ሄደ፣ መቼ ወይም የት እንደ ሞተ አይዘገብም። ደብዛው ከታሪክ ገጾች በሙሉ ጠፋ። Cleopatra Selene II & Juba II Coinage of Alexander with his mother"} {"id": "17061", "contents": "ፍጥም ያዋውላል አቧራ ያስላል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "17463", "contents": "የ፳፻፫ ዓ.ም. የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ በአሁኑ ጊዜ እየተካሄደ ነው። የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ"} {"id": "13353", "contents": "ሜኒስ (ሜኔስ፤ ሜኒ) የግብጽ ቀድሞ ዘመን መንግሥት መጀመርያው ፈርዖን ይባላል። በግብፅ ታሪክ እንደ ተለመደው ላይኛ ግብፅና ታችኛ ግብፅ መጀመርያ በአንድ መንግሥት ያዋሀደው እሱ ነበረ። የሜኒስ መታወቅያ ትንሽ ተከራካሪ ጉዳይ ሲሆን፣ በአብዛኛው የዛሬ ሊቃውንት አስተሳሰብ በኩል፣ ሜኒስ ለሥነ ቅርስ ከሚታወቀው ፈርዖን «ናርመር» ከተባለው ጋር አንድ ነው። የግሪኩ ታሪክ ጸሐፊ ሄሮዶቶስ እንደሚለው፣ በሜኒስ ዘመነ መንግሥት መጀመርያ፣ ስሜን ግብጽ በሙሉ አሮንቃ ነበረ። ሜኒስ ግን ሰዎች በዚያ እንዲኖሩ ጨቀጨቁን አደረቀውና ሜምፊስን (ግብጽኛ፡ «ኢነብ ኸጅ» ወይም ነጭ ግድግዳ) ሠራ። ሌላ ግሪክ ጸሐፊ ዲዮዶሮስ ሲኩሉስ በተጨማሪ ሜኒስ መጀመርያው ሕግ-ሰጪ እና ሃይማኖት-ሰጪ እንደ ነበር፣ ከዚህም በላይ በግቢው ውስጥ ምቹና ውድ ኑሮ እንዳስገባ ብሎ ጻፈ። ስለዚሁ መረንንነት የኋለኛ ዘመን (22ኛ ሥርወ መንግሥት) ፈርዖን ትኔፍራክቶስ ሜኒስን እንደ ረገመው ዲዮዶሮስ ይለናል። በዲዮዶሮስ ታሪክ፣ ሜኒስ በሞኤሪስ ሐይቅ ላይ በውሾቹ ተዋጋ፣ በአዞ እርዳታ ግን አመለጠ፤ ከዚያም «አዞ ከተማ» (ክሮኮዲሎፖሊስ ወይም ሸድየት) የሚባል ከተማ ሠራ። ሌላ ታሪክ ጸሐፊ ፕሊኒ እንደ ጻፈ ደግሞ፣ ሜኒስ መጀመርያ ጽሕፈትን የፈጠረው ነበረ። በግብጻዊ ታሪክ ጸሐፊ በማኔጦን መሠረት፣ ሜኒስ የጢኒስ ኗሪ ነበረ፤ 62 ዓመት ከነገሠም በኋላ በጉማሬ ተገደለ። ማኔጦን የሜኒስን ተከታይ አጦጢስ ይለዋል፤ በሌሎች ጥንታዊ የግብጽ ነገሥታት ዝርዝሮች መሠረት የ2ኛው ፈርዖንና የሜኒ ተከታይ ስም ቴቲ (ወይም ኢቴቲ) ተባለ። ከሥነ ቅርስ የታወቀው «አሃ» ወይም «ሆር-አሃ» የተባለው ሁለተኛው ፈርዖን እና ይህ ቴቲ አንድ መሆኑ ይታመናል። [1] Heagy, Thomas C. (2014), \"Who was Menes?\", Archeo-Nil 24: 59–92  ]"} {"id": "17547", "contents": "አዕምሮ የአንድ ሰው ንቃተ ህሊና አካል ሲሆን በ\"ማሰቡ\"፣ በ\"መረዳቱ\"፣ ትዝታን በመፍጠሩ፣ ስሜትን በመረዳቱ፣ በመፍቀዱ እንዲሁም ወደፊት በመመልከቱ የሚገለጽ ነው። በአንዳንድ ፍልስፍናወች አዕምሮ ከአንጎል ይለያል። አዕምሮ እንደ አንጎል ከቁስ ነገር የተሰራ ሳይሆን በምናቡ አለም የተንሰራፋ ነው፡፡ ስለሆነም አዕምሮ ከሞላ ጎደል የማይታይና የማይጨበጥ \"ሃሳብ\" ስብስብ ነው። የአዕምሮና የአንጎል ግንኙነት ለብዙ ዘመን በፍልስፍና የተጠናና እስካሁን ድረስ አከራካሪ የሆነ ነው። በአጠቃላይ መልኩ 3 አይነት የፍልስፍና አቋሞች አሉ፣ እነርሱም ሁለትነት፣ ቁስ አካላዊነትና ምናባዊነት ይባላሉ። ሁለትነት - እሚለው አዕምሮ ከሰውነት (አንጎል) ተለይቶ ህልው ነው (ይኖራል)። ቁስ አካላዊነት - እሚለው አዕምሮ የአንጎል ሴሎች ተግባር ውጤት ነው። ምናባዊነት - እሚለው አዕምሮ ብቻ ህልው ነው። አንጎልም ሆነ ሌላ ቁስ አካል የአእምሮ ቅዠት ውጤት ነው የሚል ነው። ከሳይንስ አንጻር አእምሮና አንጎል ይገናኛሉ ተብለው ሲታመን ለዚህ እንደ ዋና ማስረጃ ሆኖ የሚቀርበው በተጨባጩ የአንጎል ክፍሎች ላይ የሚደርስ ጉዳት በአእምሮ (አስተሳሰብ) ላይ የሚያመጣው ለውጥ ነው። ሌላው ተጠቃሽ መረጃ አንድ አንድ መድሃኒቶች በአእምሮ ላይ የሚያመጡት ለውጦች ናቸው። አንጎል ንቃተ ህሊና (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "20847", "contents": "ዘር የጣቴ ምድሩ ያባቴ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዘር የጣቴ ምድሩ ያባቴ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20859", "contents": "ዘኬውን ሲቋጥር አነቀው ነብር የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዘኬውን ሲቋጥር አነቀው ነብር የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20871", "contents": "ዘፈን አለ በገና ነገር አለ በዋና የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዘፈን አለ በገና ነገር አለ በዋና የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20877", "contents": "ዛብ የሌለው ፈረሰኛ ምሳ የሌለው ኮሰኛ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዛብ የሌለው ፈረሰኛ ምሳ የሌለው ኮሰኛ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20883", "contents": "ዛፎች ቢጠፉ ቁጥቋጦች ተሰለፉ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዛፎች ቢጠፉ ቁጥቋጦች ተሰለፉ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "19827", "contents": "ቴቦሆ አሮን ሞኮኤና (ኅዳር ፲፮ ቀን ፲፱፻፸፫ ዓ.ም. ተወለደ) ደቡብ አፍሪካዊ እግር ኳስ ተጫዋች ነው። በአሁኑ ጊዜ ለፖርትስማውዝ የእግር ኳስ ክለብ ይጫወታል። ሞኮኤና የደቡብ አፍሪካ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድንም አባል ነው። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "21615", "contents": "ያለውን የሰጠ ንፉግ አይባልም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያለውን የሰጠ ንፉግ አይባልም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20925", "contents": "ዝንብ ሩቅ አይበር የሜዳ ልጅ ዱር አይደፍር የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዝንብ ሩቅ አይበር የሜዳ ልጅ ዱር አይደፍር የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21627", "contents": "ያላዋቂ ሳሚ ንፍጥ ይለቀልቃል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያላዋቂ ሳሚ ንፍጥ ይለቀልቃል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20943", "contents": "ዞሮ ዞሮ መዝጊያው ጭራሮ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዞሮ ዞሮ መዝጊያው ጭራሮ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "13497", "contents": "ሐምሌ ፲ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፫፻፲ ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በዘመነ ሉቃስ ፶፮ ቀናት በዘመነ ዮሐንስ፤ በዘመነ ማቴዎስ፤ እና በዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፶፭ ቀናት ይቀራሉ። ፲፱፻፲፯ ዓ/ም -ማይን ካምፍ(Mein Kampf) በሚል ርዕስ የተሠየመው የናዚው መሪ የአዶልፍ ሂትለር መጽሐፍ ታተመ። ፲፱፻፷፩ ዓ/ም - የሟቹ የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚደንት ጆን ኤፍ ኬኔዲ ታናሽ ወንድም ሴኔተር ኤድዋርድ ኬኔዲ ቻፓክዊዲክ ከሚባል ሥፍራ ሲመለሱ የሚነዱት መኪና ከመንገደኛቸው ከ ሜሪ ጆ ኮፔክኒ ጋር ድልድይ ጥሶ ወንዝ ውስጥ ሲከሰከስ ሴቷ ሕይወቷን አጥታለች። ፲፱፻፲ ዓ/ም - የቀድሞው የደቡብ አፍሪቃ ፕሬዚደንት እና የኖቤል የሰላም ሽልማት ተቀባይ ኔልሰን ማንዴላ በዚህ ዕለት ተወለዱ። (እንግሊዝኛ) http://en.wikipedia.org/wiki/July 17"} {"id": "13521", "contents": ""} {"id": "21189", "contents": "የማይመቱት ልጅ ሲቆጡት ያለቅሳል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የማይመቱት ልጅ ሲቆጡት ያለቅሳል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "17859", "contents": "የ1974 እ.ኤ.አ. ፊፋ የዓለም ዋንጫ ፲ኛው የፊፋ የዓለም ዋንጫ ሲሆን ከሰኔ ፮ እስከ ሰኔ ፴ ቀን ፲፱፻፷፮ ዓ.ም. በምዕራብ ጀርመን (ምዕራብ በርሊንንም ጨምሮ) ተካሄዷል። ያሁኑ የዓለም ዋንጫ ለመጀመሪያ ጊዜ የተሸለመው በዚህ ውድድር ነው። ምዕራብ ጀርመን ኔዘርላንድስን ፪ ለ ፩ በመርታት ለሁለተኛ ጊዜ ዋንጫውን ወስዳለች። በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ category:FIFA World Cup 1974 የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ።"} {"id": "13569", "contents": "ኬኔዲ መንገሻ የኢትዮጵያ ታዋቂ ዘፋኝ የነበረ ሲሆን በነበረችው ጥቂት ዘመን ብዙ ዘመናዊ የሙዚቃ ስራወችን በማቅረብ ተወዳጅነትን አፍርቶ በወጣትነቱ በሞት ከዚህ አለም የተለየ ዘፋኝ ነበር።በመሆኑም ኬኔዲን የገደለችው የመጀመሪያ ፍቅረኛው መድሐኒት አብልታው ነው። == የህይወት ታሪክ == ደላሽ ወይ መንገዱ (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "13587", "contents": "ሐምሌ ፲፬ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፫፻፲፬ ኛው ዕለት ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በዘመነ ዮሐንስ ፶፪ ዕለታት ሲቀሩ፤ በዘመነ ማቴዎስ፤ ማርቆስ እና ሉቃስ ደግሞ ፶፩ ዕለታት ይቀራሉ። ፫፻፷፭ ዓ/ም የግብጽ ከተማ እስክንድርያ ላይ በሱናሚ መነሻነት የተከሰተው በ ሪክተር ስኬል ሚዛን 8.0 ያስመዘገበ የመሬት እንቅጥቅጥ በከተማዋ ፭ ሺህ ሰዎችን ሲገል ባካባቢዋ ደግሞ ከ ፵፭ ሺህ በላይ የሆኑ ሰዎች ሞተዋል። ፲፰፻፳፫ ዓ/ም ቤልጅክ ነጻ ስትሆን ቀዳማዊ ሊዮፖልድ የአገሪቷ ንጉሥ ሆኑ። ፲፱፻፷፪ ዓ/ም ከአሥራ አንድ ዓመት ግንባታ በኋላ በግብጽ የአስዋን ግድብ ሥራ ተጠናቀቀ። (እንግሊዝኛ) http://en.wikipedia.org/wiki/July 21"} {"id": "21879", "contents": "ይህ ሁሉ ከርከሬሻ ባንቺ የተነሳ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ይህ ሁሉ ከርከሬሻ ባንቺ የተነሳ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21885", "contents": "ይህች ተፍተፍ እኔን ለመመንተፍ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ይህች ተፍተፍ እኔን ለመመንተፍ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21273", "contents": "የሞኝ ምስጋና የግንቦት ደመና የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሞኝ ምስጋና የግንቦት ደመና የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "17961", "contents": "ተይዛ ትዘፍን ጦጣ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "17967", "contents": "ተድረው ቢመለሱ የውሀን መንገድ ረሱ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "17973", "contents": "ተገናኝተው ሳሉ ምን ጊዜ እንገናኝ ይላሉ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "17979", "contents": "እኛ የበላይ ነን። ለምጸት የሚያገለግል ይመስላል"} {"id": "18003", "contents": "የካቲት ፲፯፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻፷፯ ኛው ዕለት ሲሆን፤ የበጋ ወቅት ፶፪ ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፻፺፱ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፻፺፰ ቀናት ይቀራሉ። ፲፱፻፷፭ ዓ/ም - ቴኔኮ የተባለ የአሜሪካ ኩባንያ በኦጋዴን ግምቱ ፸፮ ቢሊዮን ሜትር ኩብ የሆነ ሰፊ የተፈጥሮ ነዳጅ (ጋዝ) እንዳገኘ አስታወቀ። ፲፱፻፷፮ ዓ/ም - ኢትዮጵያ ላይ በፈነዳው አብዮት በዛሬው ዕለት አዲስ አበባ በልዕልት ፀሐይ ሆስፒታል አካባቢ ተኩስ ተከፈተ። በዚሁ ዕለት የንጉሠ ነገሥቱ መንግሥት ለወታደሮች የደሞዝ ጭመራ ለማድረግ መወሰኑን አስታወቀ። (እንግሊዝኛ) P.R.O., FCO 371/1660 (እንግሊዝኛ) P.R.O., FCO 371/1829"} {"id": "18021", "contents": "ማስጠንቀቂያ አደም አትበል ቀደም ቀደም እንዳትሆን ደም በደም"} {"id": "21327", "contents": "የቀበጠ እንትን ቅቤ ቀቡኝ ይላል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የቀበጠ እንትን ቅቤ ቀቡኝ ይላል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21933", "contents": "ይወልደዋል ካሉ ይመሰለዋል አይገድም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ይወልደዋል ካሉ ይመሰለዋል አይገድም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "13701", "contents": "ቻላቸው አሸናፊ የኢትዮጵያ ታዋቂ ዘፋኝ ሲሆን ብዙ ዘመናዊ የሙዚቃ ስራወችን በማቅረብ ይታወቃል። የተለያዩ የባህል ሙዚቃዎችን በመጫወት ዝነኝነትን ያተረፈው ቻላቸው አሸናፊ የተወለደው በርከት ያሉ ባህላዊ የአዝማሪ ሙዚቃ ተጫዋቾች በፈለቁባት የጎንደሯ ደብረታቦር ከተማ በ1957 ዓ.ም ነበር። ገራገር ህመምየው መጋሎ ነይ መላ"} {"id": "21393", "contents": "የናት ሆድ ዥንጉርጉር የአማርኛ ምሳሌ ነው። የናት ሆድ ዥንጉርጉር የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21945", "contents": "ደህና ሲታጣ ይመለመላል ጎባጣ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ደህና ሲታጣ ይመለመላል ጎባጣ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21951", "contents": "ደመወዙ ስንዴ ስራው ምን ግዴ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ደመወዙ ስንዴ ስራው ምን ግዴ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "13737", "contents": "ውዳሴ ማርያም ልደገም (21) አለቃ ገብረሀና የማይለመድ ለምደው ማታ ማታ ሰራተኛቸው ጋ ብቅ ሳይሉ አያድሩም ነበር። አንድ ቀን ሰራተኛቸው ጋ አምሽተው ቆይተው ቀስ ብለው ተደብቀው ገብተው ይተኛሉ። ትንሽ እንደቆዩ እንደገና ያምራቸውና ቀስ ብለው ምንም ሳያሰሙ እራቁታቸውን ሊሄዱ ሲነሱ ወ /ሮ ማዘንጊያ ነቄ አሉና «አንቱ ወዴት ኖት በዚህ በጭለማ» ብለው ወይዘሮ ማዘንጊያ ሲጠይቋቸው። «ቆዪ እስኪ አንዴ ውዳሴ ማርያም ደግሜ ልምጣ» አሉ። «ታዲያ ውዳሴ ማርያም እራቆት ተኩኖ ነው የሚደገም?» «ምን ላድርግ? እራቁቴን ሆኜ እንኳን ብትሰማኝ» ብለው እርፍ።"} {"id": "22251", "contents": "ጅብ የኔ ነው ስለው ወናፌን ቀማኝ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ጅብ የኔ ነው ስለው ወናፌን ቀማኝ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22263", "contents": "ጆሮ ለባለቤቱ ተቃዋሚ ሆነ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ጆሮ ለባለቤቱ ተቃዋሚ ሆነ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21435", "contents": "የወደቀ ዛፍ ምሳር ይበዛበታል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የወደቀ ዛፍ ምሳር ይበዛበታል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22275", "contents": "ጆሮ ያለው ይስማ የሰማ ያሰማ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ጆሮ ያለው ይስማ የሰማ ያሰማ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22281", "contents": "ካልቀበጡ አይዘሉ ካልዘለሉ አይሰበሩ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ካልቀበጡ አይዘሉ ካልዘለሉ አይሰበሩ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22293", "contents": "ካንጀት በላይ ፍቅር እያደር ያቃቅር የአማርኛ ምሳሌ ነው። ካንጀት በላይ ፍቅር እያደር ያቃቅር የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22299", "contents": "ክረምትና በጋ ቆላና ደጋ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ክረምትና በጋ ቆላና ደጋ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22311", "contents": "ያ በሬ ባገደደ ያ በሬ ገደል ገባ ያበጠው ይፈንዳ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያ በሬ ባገደደ ያ በሬ ገደል ገባ ያበጠው ይፈንዳ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22131", "contents": "ድርና ማግ ለሀጭና ልጋግ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ድርና ማግ ለሀጭና ልጋግ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22137", "contents": "ድሮም እንዳይሆን ነው የቄስ ልጅ መኮነን (አለ) የአማርኛ ምሳሌ ነው። ድሮም እንዳይሆን ነው የቄስ ልጅ መኮነን (አለ) የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22419", "contents": "(ይህ ስለ ብሔር ወይም ሕዝብ የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) ላቂ የኢትዮጵያ ብሔር ነው።"} {"id": "22161", "contents": "ዶሮ ላትበላው ታፈስ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዶሮ ላትበላው ታፈስ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22167", "contents": "ዶሮ በልቶ ከብስና ጎመን በልቶ በጤና የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዶሮ በልቶ ከብስና ጎመን በልቶ በጤና የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "18393", "contents": "አብዱላዬ ዋዴ (ግንቦት ፳፩ ቀን ፲፱፻፲፰ ዓ.ም. ተወለዱ) ከ2000 እ.ኤ.አ. ጀምሮ እስከ 2004 እ.ኤ.አ. ድረስ የሴኔጋል ፕሬዝዳንት ነበሩ። የሴኔጋሊዝ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲም ዋና ፀሀፊ ናቸው። ከመመረጣቸው በፊት አብዱላዬ ዋዴ ለፕሬዝዳንተነት ለአራት ጊዜ ተወዳድረዋል። ^ World Leaders 2003: Senegal: Personal Background, Encyclopedia of the Nations.(እንግሊዝኛ) (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "22191", "contents": "ዶሮ ጭራ ማረጃዋን አወጣች የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዶሮ ጭራ ማረጃዋን አወጣች የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22233", "contents": "ጅብ እማያቁት አገር ሄዶ ቴሌ ሴንተር ከፈተ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ጅብ እማያቁት አገር ሄዶ ቴሌ ሴንተር ከፈተ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "23199", "contents": "ቤተ ሚካኤል ላሊበላ ውስጥ የሚገኝ ከአለት የተፈለፈ ቤተ ክርስቲያን ነው። ከሌሎቹ የላሊበላ አብያተ ክርስቲያናት ለየት የሚያረገው በመቅደሱ ጎንና ጎን 12 ከአለት የተቀረጹ ምስላት መያዙ ነው፡፡ ይሄው 12ቱን ደቀመዛሙርት የሚወክል ነው፡፡ የቅዱስ ላሊበላ መቃብር የሚገኘው በዚሁ ቤት ክርስቲያን ነው። ቤተ መስቀል ቤተ ሚካኤል ቤተ ጎለጎታ ቤተ ማርያም ቤተ ደናግል ቤተ መድኃኔ ዓለም ቤተ አማኑኤል ቤተ መርቆሬዎስ ቤተ ገብርኤል ወሩፋኤል ቤተ አባ ሊባኖስ ቤተ ጊዮርጊስ"} {"id": "23205", "contents": "ቤተልሐም በቤተ አማኑኤል እና በቤተ መርቆሬዎስ ቅኔ ማኅሌቶች በስተቀኝ በኩል ሲኬድ የአባ ሊባኖስን ቤተመቅደስ ቅጥር ግቢ አልፎ ከ50ሜትር ላይ የሚገኝ ዋሻ ነው። የክብ ቅርጽ የያዘው ቤተልሔም ውስጡ መካከል ላይ አንድ ዋልታ ቆሟል። ከዚህ ውጭ ስዕልም ሆነ ሌላ ቅርጻ ቅርጽ ስለሌለው ለምን ያገለግል እንደነበር በግልጽ አይታወቅም። በአሁኑ ወቅት 3 ግምት አለ፣ አንዱ ለአጼ ላሊበላ የጸሎት ቤት ነበር፣ ሁለተኛ ለህብስተ ቁርባን ማዘጋጃ ያገለግል ነበር፣ ሶስተኛው ደግሞ በዋሻው መካከል የቆመውን ምሰሶ በማጣቀስ የቅዱስ ላሊበላ ፈረስ ግርግም ነበር የሚሉ ግምቶች አሉ። ቤተ መስቀል ቤተ ሚካኤል ቤተ ጎለጎታ ቤተ ማርያም ቤተ ደናግል ቤተ መድኃኔ ዓለም ቤተ አማኑኤል ቤተ መርቆሬዎስ ቤተ ገብርኤል ወሩፋኤል ቤተ አባ ሊባኖስ ቤተ ጊዮርጊስ"} {"id": "18453", "contents": "ዳሚቅ-ኢሊሹ ከ1731 እስከ 1709 ዓክልበ. የኢሲን ሥርወ መንግሥት መጨረሻ ንጉሥ ነበረ። በዚያው አመት የባቢሎን ንጉሥ ሲን-ሙባሊት ከብዙ ጦርነት በኋላ ከተማውን ያዘ። በሱመራዊ ነገሥታት ዝርዝር ላይ መጨረሻው ስም ነው። ዝርዝሩም በእርሱ ዘመን የተቀናበረው ይመስላል። በዚያ ዘንድ ዘመኑ 23 ዓመታት ነበር። በላርሳ ንጉሥ ሪም-ሲን 9ኛው እስከ 21ኛው አመት (በ1726-1714 ዓክልበ.) ዳሚቅ-ኢሊሹ ኒፑርን ከላርሳ እንደ ያዘ ይመስላል።"} {"id": "18519", "contents": "ፕሮፌሰር ታደሰ ታምራት በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ፣ የታሪክ ክፍል ለ30 አመታት በመስራት በ1992ዓ.ም. ጡረታ የወጡ ጸሐፊ ናቸው። በዚያው ዩኒቨርሲቲ የኢትዮጵያ ጥናት ዳይሬክተርና የህብረተሰብ ጥናት ኮሌጅ ዲን በመሆን እንዲሁም የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ፕሬስ ኤዲተርና ዳይሬክተር በመሆን አገልግለዋል። እንዲሁም በተለያዩ የአሜሪካን ዩኒቨርስቲወች፡ UCLA (1973 እ.ኤ.አ)፣ Bucknell (1973-75); Northwestern (1975-76) እና UIUC (1992-93) በአስተማሪነት ሰርተዋል። በፈረንሳይ አገርና በእንግሊዝ አገር የተለያዩ ንግግሮችንና ሽልማቶችን ያገኙ ሲሆን በአሁኑ ወቅት ከነቤተሰባቸው በቺካጎ፣ ሰሜን አሜሪካ ይኖራሉ። ታደሰ ከሚታወቁባቸው ስራወቻቸው ውስጥ Church and State in Ethiopia: 1270 - 1527 የተሰኘው መጽሐፍ በዋናነት ይጠቀሳል። ^ http://tsehaipublishers.com/home/content/view/67/38/"} {"id": "31395", "contents": "ቡ ጅያንግ (ቻይንኛ፦ 不降) በጥንታዊ ቻይና የሥያ ሥርወ መንግሥት ዘመን ንጉሥ ነበር። የቀርከሃ ዜና መዋዕል በተባለው ጽሑፍ ዘንድ፣ ለዘመኑ የተዘገቡት ድርጊቶች እንዲህ ናቸው፦ በ1745 ዓክልበ. ግድም አባቱ ሤ ዓርፎ ቡ ጅያንግ ተከተለው። በ፮ኛው ዓመት (1740 ዓክልበ. ግ.) በጅዩይወን አገር ላይ ዘመተ። በ፴፭ኛው ዓመት (1711 ዓክልበ.ግ.) የዪን አገረ ገዥ የጲን አገረ ገዥ አሸነፈ። በ፶፱ኛው ዓመት (1687 ዓክልበ. ግ.) ዙፋኑን ተወና ወንድሙ ጅዮንግ ተከተለው። ንጉሥነቱን በፈቃዱ ስለ ተወ እንደ ጠቢብ ይቆጠራል። በጅዮንግ ፲ኛው ዓመት (1678 ዓክልበ. ግ.) ቡ ጅያንግ ዓረፉ። የቡ ጅያንግ ልጅ ኮንግ ጅያ በኋላ በ1661 ዓክልበ. ግ. ንጉሥ ሆነ።"} {"id": "22569", "contents": "ገዳ ሥርዓት አራማጅ የኦሮሞ ህዝብ ነው።"} {"id": "22575", "contents": "ሃብሃብ ሆሳዕና ለውዝ ሊሻሊሾ ላሎ ሓረግ ልምጭ ሎሚ ሑንጨ . ሓምሌ ቁልጭ ሓረግ ሓርሞ መርዝ መቅመቆ መተሬ መጭ ሙሽ ሙጃ ሚጥሚጣ ማሽላ ማንጎ . ምስር ምጫምጮ ሩማን ሩዝ ራስ ክምር ሬት ሮቃ ሰለሪ ሰሊጥ ሰሪቲ ሰርዶ ሰናፍጭ ሰንሰል ሰንበሌጥ ሰንዳፋ ሰኮሩ ሰገድ ሱፍ ሳማ . ሳኮዮ ስንደዶ ስንዴ ስኳር ድንች ሶሌ ሸምበቆ ሸንኮራ ኣገዳ ሻይ ሽመል ሽምብራ ሽነት ሽፈራው ሾላ . ቀላዋ ቀረሮ ቀረፋ ቀርክሃ ቀሰም ቀበሪቾ ቀንጠፋ ቀይ ስር ቀይ ሽንኩርት ቀይ ባሕር ዛፍ ቀይ እጣን ቀጋ ቀጠጥና ቀጨሞ ቁልቋል ቁሙ ቁርቁራ ቁንደ በርበሬ ቃውት ቃጫ ቄጠማ ቅል ቅምቦ ቅርንፉድ ቅንጭብ ቆረንዲ ቆሮ ሓጋግ ቆስጣ ቈማጤ ቋራ በለስ በሉጥ በርበሬ በሶብላ በሶብላ በግ በቆሎ በደኔ በጢሕ ቡና ቡራና ቡሬ ቡክቡካ ባሚያ ባምባ ባቄላ ባዚንጀን ባዬ ቦዮና ባጋና ብርብራ ብርቱካን ብርጕድ ብሳና ቦዮና ተልባ ተቀጥላ ቱልት ቲማቲም ቲኒ ቴምር ትምባሆ ትሩማንትሪ ትርንጎ ችፍርግ ነጭ ሽቶ ነጭ ሽንኩርት ነጭ ባሕር ዛፍ ነጭ ኣውጥ ነጭ ኣዝሙድ ኑግ ኣለብላቢት ኣላያ ኣልቅም ኣመራሮ ኣማቅጥ ኣሜከላ ኣምበሾክ ኣምባሩድ ኣረንቾ ኣረጨኔ ኣሪቲ ኣሳግርት ኣሹት ኣቆራርጪኝ ኣበቃ ኣበባ ጎመን ኣባሎ ኣብሽ ኣተር ኣናሺሎዝ ኣናናስ ኣንጨባ ኣንጮቴ ኣኩኩ ኣክርማ ኣውጥ ኣዛምር ኣዞ ሓረግ ኣደስ ኣደንጓሬ ኣደይ ኣበባ ኣጃ ኣጆ ኣጋም ኣጠፋሪስ ኣጡምባር ኣጣጥ ኣጥቋር እምቧይ እምቧጮ እሪራዮ እርድ እባን እንሰት እንስላል እንስላል እንስላል እንሶስላ ሂና እንቆቆ እንክርዳድ እንኮይ እንዳሁላ እንዶድ እንጆሬ እንጎችት እንጭብር እጸ ጳጦስ እጸ ፋርስ ኦሜድላ ኦሮሞ ድንች ኧህብ ከርቤ ከሴ ከኩሪ ኩሳዬ ካሮት ክትክታ ኮረሪማ ኮረሪማ ኮርች ኮሰረት ኮሶ ኮሸሽላ ኮሽም ኮባ ኮቴሃሬ ወርቅ በሜዳ ወሸሽላ ወይራ ወይን ወገርት ወፋኣንቁር ወፍጠጭ ዋርካ ዋንዛ ዘምባባ ዘንጋዳ ዘይቱን ዝንጅብል ዝግባ የምድር በርበሬ የምድር እምቧይ የሰይጣን ዱባ የሸዋ ኣረም የቁራኣምሽ የቆላ ኣባሎ የቆላ እንጨት የቆላ ጅብራ የዥብ ምርኩዝ የደጋ ኣባሎ ያቱ ዬሮ ደማ ከሴ ደሬ ደወኒ ግራር ደደሆ ደጅምባል ዱባ ዱቤ ዳጉሳ ድምብላል ድንች ድንገተኛ ድኩን ድግጣ ዶክማ ዶግ ጀሞ ጃምቦ ገብስ ."} {"id": "31467", "contents": "ዳ ዩ (ቻይንኛ፦ 大禹 «ታላቁ ዩ») በቻይና አፈ ታሪክ የጥንታዊ ቻይና ንጉሥና የሥያ ሥርወ መንግሥት መስራች ነበር። በአንዳንድ ምንጭ ዘንድ የዩ አባት ጉን ነበረ። የቀርከሃ ዜና መዋዕል በተባለው ጽሑፍ ዘንድ፣ በኋሥያ ንጉሥ ሹን ዘመን (በ2059 ዓክልበ. ግድም) ዩ አዲስ የሥራዎች ሚኒስትር ሆኖ የወንዞቹን ጎርፍ ገደበ። በ2058 ዓክልበ. ዩ የጻውና ወይ ሥራዊት አሸነፈ። በ2047 ዓክልበ. አገሩ በ፲፪ ክፍላገራት ተከፋፈለች። አሁን «ዳ ዩ» ከሹን ጋር እንደ ጋርዮሽ ንጉሥ ተቆጠረ። በ2028 ዓክልበ. ዩ በይፋ የሹን አልጋ ወራሽ ሆነ፤ አገሩም ከ፲፪ ወደ ፱ ክፍላገሮች አከፋፈል ተመለሰ። በ2026 ዓክልበ. ዩ የዮውምያው ብሄር አሸነፈ፣ የኋሥያ ተገዦች ሆኑ። በ2010 ዓክልበ. ሹን አረፈና ዳ ዩ የሥያ ሥርወ መንግሥት መስራች ሆነ። ከዚህ በኋላ ዩ ለ፰ ዓመታት ለብቻው ገዛ። ነገር ግን በጠቅላላ ከሹን ጋራ ዘመኑ ፵፭ ዓመታት ይቆጠራል። በመጨረሻው ዓመት (2002 ዓክልበ. ግድም) መኳንንቱን ወደ ስብሰባ ጠርቶ ከመኳንንቱ አንድ ፋንግፌንግ የሚባለው ወደ ስብስባው ስለ ዘገየ፣ ዳ ዩ ይሙት በቃ ፈረደበት። በኋለና ዘመን ብዙ ትውፊቶች ስለዚህ ፋንግፈንግ ተነሡ። በዚያውም ዓመት ዩ አረፈና ከሦስት ዓመት ልቅሶ በኋላ ልጁ ጪ በ1999 ዓክልበ."} {"id": "31473", "contents": "ጪ (ቻይንኛ፦ 启) በጥንታዊ ቻይና የሥያ ሥርወ መንግሥት ፪ኛ ንጉሥ ነበር። የቀርከሃ ዜና መዋዕል በተባለው ጽሑፍ ዘንድ፣ አባቱ ዳ ዩ ካረፈ በኋላ (2002 ዓክልበ. ግድም) የሦስት ዓመት ልቅሶ ዘመን ተፈጸመ፣ ከዚያ (1999 ዓክልበ. ግድም) ልጁ ጪ ተከተለው። ሲማ ጨን እንደ ጻፈ ግን ዳ ዩ ተከታዩ ጋው ያው እንዲሆን መርጠው ነበር፤ ጋው ያውም አርፎ ተከታዩ የእረኛ (መንጋዎች) ሚኒስትር ቦዪ እንዲሆን ፈለገ። ሕዝቡ ግን ጪን ስለ መረጡ፣ ዙፋኑ ለጪ ተወረሰ። በቀርቀሃ ዜና መዋዕል፣ በጪ ፪ኛው ዓመት ምኒስትሩ ቦዪ ከቤተ መንግሥት ወጥቶ ወደ አገሩ ሄደ። ጪ በዚህ ዓመት በዮውሁ ክፍላገር ላይ ዘመተ፣ በጋን ውግያ ተዋጋ። በ፮ኛው ዓመት ቦዪ አረፈ፤ በሌላ ቅጂ ግን ቦዪ ዙፋኑን ለመያዝ አስቦ እንደ ተገደለ ይነግራል። በ፰ኛው ዓመት ጪ ሚኒስትሩን መንግቱን በችሎት ላይ ይቀመጥ ዘንድ ወደ ባ ክፍላገር ላከው። በ፲፩ኛው አመት ጪ ታናሹን ልጅ ዉጓን ከቢጫው ወንዝ ምዕራብ ወደ ሥሄ አገር አጋዘው። በ፲፬ኛው ዓመት ዉጓን በሥሄ አገር ስለ አመጸ፣ ጪ ከሚኒስትሩ ሾው ሥር አንድ ሥራዊት ልኮ ዉጓን ያንጊዜ እጁን ሰጠ። ከዚያ በኋላ ጪ አርፎ በልጁ ታይ ካንግ ተከተለ።"} {"id": "31479", "contents": "'ሥያው ሢን የ ቻይና ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31599", "contents": "ሐምሌ ፲፪ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፫፻፲፪ኛው ቀን ሲሆን የክረምት ወቅት ፲፯ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፶፬ ቀናት፣ በዘመነ ዮሐንስ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፶፫ ቀናት ይቀራሉ። ፲፯፻፸፩ ዓ/ም- የጎጃም መስፍን ደጅ አዝማች ክንፉ አዳም ንጉሥ ሰሎሞንን በነገሡ በዓመት ከአሥር ወር በኋላ ከዙፋናቸው አውርደው አሥረው አቤቶ ተክለ ጊዮርጊስን በቦታቸው አነገሡ። ፲፰፻፶፪ ዓ/ም - በሰሜን ሰላማዊ ውቅያኖስ ላይ የጀመረው ሙሉ የፀሐይ ግርዶሽ፣ ሰሜን አሜሪካን፤ አትላንቲክ ውቅያኖስን፣ አውሮፓን እና ሰሜን አፍሪቃን አቋርጦ ምጽዋ አካባቢ ሲደርስ በጀመረ በሦስት ሰዓት ገደማ አብቅቷል።[1] ፲፱፻፷፮ ዓ/ም - ፕሮፌሶር መስፍን ወልደ ማርያም በኢትዮጵያ አብዮት የባለ ሥልጣናትን ሙስና እና የሥልጣን ወንጀል እንዲመረምር ለተመሠረተው ሸንጎ ሊቀ መንበር እና ምክትላቸው ደግሞ ሻለቃ መሸሻ አድማሱ እንደሆኑ ይፋ ተደረገ። መርስዔ ኀዘን ወልደ ቂርቆስ፤ ዕለታዊ የታሪክ ድርጊት - የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን የመጀመሪያው ፓትረያርክ (፲፱፻፶፩ ዓ/ም) (እንግሊዝኛ) P.R.O., FCO 371/1829 - ANNUAL REVIEW FOR ETHIOPIA FOR 1974"} {"id": "22611", "contents": "ሱፍ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።"} {"id": "25911", "contents": "ገብርኤል (ቅዱስ ገብርኤል)"} {"id": "30807", "contents": "ላለፈው አይጠጠቱም ለሚመጣው አይበለጡም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ላለፈው አይጠጠቱም ለሚመጣው አይበለጡም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "30813", "contents": "በሰም ያጣበቁት ጥርስ ቢስቁበት አያደምቅ ቢበሉበት አያደቅ የአማርኛ ምሳሌ ነው። በሰም ያጣበቁት ጥርስ ቢስቁበት አያደምቅ ቢበሉበት አያደቅ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "39393", "contents": "ቶሪ ደሴት (አይርላንድኛ፦ Toraigh) በአይርላንድ አጠገብ የሚገኝ ትንሽ ደሴት ነው። አንድ መቶ ያህል ሰዎች ይኖሩበታል። አንዳችም ዛፍ የለበትም።"} {"id": "22659", "contents": "ቡክቡካ (Colchicum autumnale) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።"} {"id": "22671", "contents": "ተቀጥላ ኢትዮጵያና አለም ውስጥ የሚገኙ አተክልት አይነት ነው፣ በተቀጥላ ክፍለመደብ (Santalales) ውስጥ አብዛኞቹ አስተኔዎች ተቀጥላዎች ይባላሉ። ሓርሞ የተቀጥላ አይነት ነው። ተቀጥላዎች በዛፍ ላይ ጥገኛ አትክልት ናቸው።"} {"id": "32463", "contents": "ኤልበ ወንዝ (ጀርመንኛ፦ die Elbe፣ ቼክኛ፦ Labe) በጀርመንና በቼክ ሪፑብሊክ የሚፈስ ወንዝ ነው።"} {"id": "32469", "contents": "ሊቡርኒያ በጥንት በአሁኑ ክሮኤሽያ የተገኘ የሊቡርናውያን ሃገር ነበር። በመጨረሻ በ41 ዓክልበ. ለሮሜ መንግሥት ወደቀ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "40575", "contents": "3 May በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም ሚያዝያ 25 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "30873", "contents": "ከጎጃምና ከዳሞት ማናቸው ይበልጥ ብትለኩት ተውት አትለኩት አየነው ታላቁ ዳሞት ነው።"} {"id": "40611", "contents": "20 May በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም ግንቦት 12 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "40635", "contents": "5 June በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም ግንቦት 28 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "40653", "contents": "14 June በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም ሰኔ 7 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "40671", "contents": "23 June በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም ሰኔ 16 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "22737", "contents": "ኦሜድላ (Acacia melanoxylon) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።"} {"id": "22755", "contents": "ወፋኣንቁር (Commelina benghalensis ወይም Geranium arabicum?) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።"} {"id": "30939", "contents": "ባቢሎን (አካድኛ፦ ባቢሊ፣ ዕብራይስጥ፦ ባቤል) በመስጴጦምያ የነበረ ጥንታዊ ከተማ ነው። ስሙ በአካድኛ ከ/ባብ/ (በር) እና /ኢሊ/ (አማልክት) ወይም «የአማልክት በር» ማለት ነበር። በዕብራይስጥ ግን ስሙ «ደባልቋል» እንደ ማለት ይመስላል (ዘፍ. 11:9)። «ባቢሎን» የሚለው አጠራር እንደ ግሪክኛው ነው። መጀመርያው «ባቢሎን» የደቡብ ሱመር ከተማ የኤሪዱ መጠሪያ ስም እንደ ነበር ይመስላል። በሱመራውያን ነገሥታት ዝርዝር ዘንድ፣ ከማየ አይኅ ቀጥሎ ኤሪዱ የዓለሙ መጀመርያው ከተማ ሲሆን፣ ንጉሡ ኤንመርካር (2450 ዓክልበ. አካባቢ) ታላላቅ ዚጉራቶችን (የቤተ መቅደስ ግንቦች) በኤሪዱ እና በኦሬክ እንዳሠራ ይለናል። ይህም በሌሎች ልማዶች እንደሚተረክ የባቢሎንና የኦሬክ መሥራች ናምሩድ የባቢሎን ግንብን እንደ መሥራቱ ታሪክ ይመስላል። ከሱመር ጽላቶች እንደምናውቅ፣ የኤሪዱ ግንብ ከተተወ በኋላ፣ የሱመር ዋና ከተማ (ዋና ቤተ መቅደስ የተገኘበት) ወደ ኒፑር ተዛወረ። ከዚያ ዘመን በኋላ የአካድ ንጉሥ ታላቁ ሳርጎን (2070 ዓክልበ. ግድም) አዲስ የዋና መቅደስ ከተማ ወደ ስሜኑ ሠርቶ ማዕረጉን ከኒፑር አንዳዛወረ እናንብባለን። በአንዱ ዜና መዋዕል ዘንድ ሳርጎን «የባቢሎን ጒድጓድ አፈር ቆፍሮ አዲስ ባቢሎን በአካድ ፊት ሠራ»፣ በሌላም «ከጒድጓዱ አፈር ቆፍሮ በአካድ ፊት ከተማ ሠራ፣ ስሙንም 'ባቢሎን' አለው።» ከዚህ መረጃ ሳርጎን የኤሪዱን አፈር ወስዶ አዲሱን ባቢሎን በሥፍራው እንደመሠረተው መገመት እንችላለን። ሳርጎንም እንደ ፊተኛው ኤንመርካር «የአራት ሩቦች ንጉሥ» በመባሉ በሌሎች መንግሥታት ሁሉ በላይ ሆኖ በመላው ዓለም ላይ ይግባኝ ማለት እንደ መጣሉ ነበር። ሆኖም ይህ የኒፑር ቅድምትነት መተካቱ ለጊዜው በሱመራውያን መካከል ተቃውሞ ያገኝ ነበር። ከአካዳውያን፣ ጉታውያንና ሱመራውያን ገዥነት በኋላ፣ አሞራውያን የተባሉት ብሔር ወርሮ አያሌ ከተማ-ግዛቶች መሠረቱ። ከዚህም መካከል አንዱ ካዛሉ ሲሆን አሞራዊው አለቃ ሱሙ-አቡም በ1807 ዓክልበ."} {"id": "40929", "contents": "7 January በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) በዘመነ ማቴዎስ፣ በዘመነ ማርቆስና በዘመነ ሉቃስ ታኅሣሥ 29 ቀን ማለት ነው። በዘመነ ዮሐንስ ግን (ዘመነ ሉቃስ የሥግር ዓመት በመሆኑ) ታኅሣሥ 28 ቀን ላይ ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "40941", "contents": "10 January በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) በዘመነ ማቴዎስ፣ በዘመነ ማርቆስና በዘመነ ሉቃስ ጥር 2 ቀን ማለት ነው። በዘመነ ዮሐንስ ግን (ዘመነ ሉቃስ የሥግር ዓመት በመሆኑ) ጥር 1 ቀን ላይ ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "40965", "contents": "17 January በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) በዘመነ ማቴዎስ፣ በዘመነ ማርቆስና በዘመነ ሉቃስ ጥር 9 ቀን ማለት ነው። በዘመነ ዮሐንስ ግን (ዘመነ ሉቃስ የሥግር ዓመት በመሆኑ) ጥር 8 ቀን ላይ ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "30993", "contents": "[[ስዕል:|thumb|300px| ነፈርካሶከር]] ነፈርካሶከር የግብጽ የቀድሞ ዘመነ መንግሥት ፈርዖን ነበረ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "22833", "contents": "በቅሎ ኢትዮጵያና በአለም ውስጥ የሚገኝ አጥቢ እንስሳ ነው። በቅሎ ከአህያ አባትና ከፈረስ እናት የተወለደ መካን ክልስ እንስሳ ነው።"} {"id": "43443", "contents": "በገበያ ላይ ያሉ የአገሮች ገንዘብ ምንዛሪ 157"} {"id": "43713", "contents": "መስጊድ (አረብኛ፦ መስጅድ) ማለት በተለይ የሙስሊሞች የስግደት ቦታ ነው። : ይህ ፡ አጭር ፡ ሃይማኖት ፡ ነክ ፡ ጽሑፍ ፡ መሠረት ፡ ወይም ፡ መዋቅር ፡ ነው። እርስዎ ፡ ሊያስፋፉት ፡ ይችላሉ!"} {"id": "43725", "contents": "ሀዲስ በእስልምና የነብዩ ቃል እና ድርጊትን የሚከተሉበት ከቁርዓን ቀጥሎ የእስልምና ህግ ነው። ልዩ ልዩ የእስልምና ክፍልፋዮች የተቀበሉአቸውን ሃዲሶች ክምችቶች ሊየያዩ ይችላሉ።የእስልምና መመሪያ ነው። : ይህ ፡ አጭር ፡ ሃይማኖት ፡ ነክ ፡ ጽሑፍ ፡ መሠረት ፡ ወይም ፡ መዋቅር ፡ ነው። እርስዎ ፡ ሊያስፋፉት ፡ ይችላሉ!"} {"id": "41067", "contents": "20 September በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) በዘመነ ማቴዎስ፣ በዘመነ ማርቆስና በዘመነ ሉቃስ መስከረም 10 ቀን ማለት ነው። በዘመነ ዮሐንስ ግን (ዘመነ ሉቃስ የሥግር ዓመት በመሆኑ) መስከረም 9 ቀን ላይ ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "41085", "contents": "26 September በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) በዘመነ ማቴዎስ፣ በዘመነ ማርቆስና በዘመነ ሉቃስ መስከረም 16 ቀን ማለት ነው። በዘመነ ዮሐንስ ግን (ዘመነ ሉቃስ የሥግር ዓመት በመሆኑ) መስከረም 15 ቀን ላይ ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "41109", "contents": "3 October በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) በዘመነ ማቴዎስ፣ በዘመነ ማርቆስና በዘመነ ሉቃስ መስከረም 23 ቀን ማለት ነው። በዘመነ ዮሐንስ ግን (ዘመነ ሉቃስ የሥግር ዓመት በመሆኑ) መስከረም 22 ቀን ላይ ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "22959", "contents": "አመድ በር በአሞራ ገደል እና ደብረ ታቦር መካከል የምትገኝ በፎገራ ወረዳ ስር ያለች ትንሽ ከተማ ናት። አመድ በር ውስጥ፣ እንደ 2005 ህዝብ ቆጠራ፣ 5፣ 517 ሰዎች ይኖራሉ። እቴጌ ሰብለ ወንጌል 1560 ዓ.ም. አመድ በር ላይ እንዳረፈች ይጠቀሳል። ከዚያ ዘመን ጀምሮ ነገሥታቱ ክረምትን በ አመድ በርና በአካባቢው በሚገኙት አሪንጎና ቃሮዳ ያሳልፉ እንደንበር ዜና መዋዕላቸው ያትታል። ይሄውም እንደይባባ፣ አይባ፣ እንፍራዝ፣ ጣዳ፣ ወይናረብ፣ መንዘሮ ወዘተ መሆኑ ነው ። ሐዋርያ የተሰኘው የአምባሰል መሪ በዣንጥራር ተስፋ እየሱስ ተይዞ እንዲመጣ ታላቁ እያሱ የላከው ከዚሁ ከአመድ በር ነበር ። በ1769ዓ.ም. ራስ አሊ] የሚመራው ከላስታ፣ አምባሰልና ዋግ የተሰባሰበ የየጁ ፈረሰኛ በአንድ ጎን፣ በወልደ ገብርኤል የሚመራው መድፍና ጠመንጃ የታጠቀ ከሰሜን፣ ደምበያ፣ ትግሬና ጎጃም የተሰባሰበ የክርስቲያን ክፍል በሌላ ጎን፣ ከፍተኛ ጦርነት አድርገው የጁዎች ጦርነቱን ያሸነፉበት ቦታ ነው። ይህ የአመድ በር ጦርነት ሽንፈት በጎንደር ከተማ ስር እየሰደደ የነበረው ስልጣኔ በዘመኑ የአውሮጳውያን ስልጣኔ መስፋፋት አይነት በተለያየ አገሪቱ ክፍል እንዳይሰራጭ ያቀጨጨው አንድ ትልቅ እንቅፋት እንደነበር በታሪክ አጥኝወች ዘንድ ይጠቀሳል ^ CSA 2005 National Statistics, Table B.3 ^ Stuart Munro-hay, Ethiopia, the unknown land: a cultural and historical guide, I.B. Tauris, ገጽ 78 (2002) ^ George Wynn Brereton Huntingford, Richard Pankhurst,The historical geography of Ethiopia from the first century AD to 1704, British Academy by the Oxford University Press,ገጽ 197 (1989) ^ Corpus Scriptorum Christianorum Orientalium: Scriptores aethiopica By Catholic University of Louvain (1835-1969), Catholic University of America፣ ገጽ 58 ^ Jeremy Black, Kings, nobles and commoners: states and societies in early modern Europe, a revisionist history, I.B. Tauris, page 180 (2004)"} {"id": "43905", "contents": "3 አንተፍ ናኅትነብተፕነፈር ግብጽን ከጤቤስ (11ኛው ሥርወ መንግሥት) የገዛ ፈርዖን ነበረ። በሥነ ቅርስ ጉድለት ብዙ ስለ አንተፍ ድርጊቶች አይታወቅም። ንግሥቱ ምናልባት ኢያህ ነበረች። የታችኛና የላይኛ ግብጽ ዘውዶች ይግባኝ ቢለውም በተግባር ግዛቱ በላይኛ ግብጽ ላይ አስከ 17ኛው ኖም ድረስ ብቻ ነበር። በዘመኑ ከጠላቶቹ ወደ ስሜን ጋር ይዋጋ ነበር። ወደ ደቡብ አስከ ግብጽ ደቡብ ጠረፍ አስከ ኤሌፋንቲኔ (የቡ) ድረስ ገዛ።"} {"id": "43929", "contents": "ባህር-ዳር ቀበሌ 07 በላይ ዘለቀ ቅፅል ስሟ ጠባቢት ስትባል አብዛኛውን የመንደሯ ሰው ባህር ዳር ጨርቃ ጨርቅ ሰራተኛ ነው።"} {"id": "43947", "contents": "በመጋቢት ፪ 2003 ዓ.ም. አንድ የምድር መንቀጥቀጥ ጃፓንን መታ። ይህ ጹናሚ (ታላቅ ማዕበል) ፈጠረና ጹናሚው የፉኩሺማ ኒውክሌር ኃይል ማመንጫ ጣቢያ ላይ ጉዳትና አደጋ ሠራ። ከዚህ የተነሣ ብዙ የኒውክሌር ጨረራ እስካሁን እየወጣ ነው። ጨረራው እስካሁን በጃፓን ብዙ መቶ ሺህ ሰዎች ከቤቶቻቸው አሳድዷል። በፓሲፊክ ውቅያኖስ በሰፊ ክልል ምንም ዓሣ ወይንም የባሕር ሕይወት የለም። የተገኘውም ዓሣ ቢበላ በጨረራው ይበከላልና ለጤና መጥፎ ነው። ጨረራው በውኃ እስከ ካሊፎርኒያ ድረስ አሁን እየደረሰ ነው። የጨረራው ውጤት ለማከላከል በቴሮድም ላይ የኑክሌር ጨረራ መጥፎ ውጤት ለማከም፣ ሰዎች ፖታሼም አዮዲድ (የአዮዲንና የፖታሼም ውሑድ) ይጠቀማሉ።"} {"id": "41313", "contents": "15 December በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) በዘመነ ማቴዎስ፣ በዘመነ ማርቆስና በዘመነ ሉቃስ ታኅሣሥ 6 ቀን ማለት ነው። በዘመነ ዮሐንስ ግን (ዘመነ ሉቃስ የሥግር ዓመት በመሆኑ) ታኅሣሥ 5 ቀን ላይ ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "41319", "contents": "21 December በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) በዘመነ ማቴዎስ፣ በዘመነ ማርቆስና በዘመነ ሉቃስ ታኅሣሥ 12 ቀን ማለት ነው። በዘመነ ዮሐንስ ግን (ዘመነ ሉቃስ የሥግር ዓመት በመሆኑ) ታኅሣሥ 11 ቀን ላይ ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "41361", "contents": "30 December በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) በዘመነ ማቴዎስ፣ በዘመነ ማርቆስና በዘመነ ሉቃስ ታኅሣሥ 21 ቀን ማለት ነው። በዘመነ ዮሐንስ ግን (ዘመነ ሉቃስ የሥግር ዓመት በመሆኑ) ታኅሣሥ 20 ቀን ላይ ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "23013", "contents": "ሰኔ ፱ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪፻፸፱ኛው ቀን ሲሆን የፀደይ (በልግ)ወቅት ፸፬ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፹፯ ቀናት፣ በዘመነ ዮሐንስ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፹፮ ቀናት ይቀራሉ። ፲፰፻፳፰ ዓ/ም - አርካንሳስ የአሜሪካ ኅብረት ሃያ አምሥተኛ አባል ሆነች። ፲፰፻፹ ዓ/ም - የመጨረሻው የጀርመን ቄሳር (ንጉሥ)፣ ዳግማዊ ዊልሄልም በዛሬው ዕለት ነገሡ። ፲፰፻፹፰ ዓ/ም - በጃፓን ታሪክ ከፍተኛ ጥፋት ያስከተለው ‘ሱናሚ’ (tsunami) ከሃያ ሁለት ሺ በላይ ሰዎችን ነፍስ አጥፍቷል። ፲፱፻፷፫ ዓ/ም - የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት መንግሥት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ስለ አፍሪቃ አንድነት ድርጅት ጉባዔ ለመወያየት ወደ ኮንጎ ኪንሻሳ )አሁን ኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ) እና የመካከለኛው አፍሪካ ሪፑብሊክ አመሩ። (እንግሊዝኛ) http://en.wikipedia.org/wiki/June (እንግሊዝኛ) P.R.O., FCO 31/1118 - ETHIOPIA: ANNUAL REVIEW FOR 1971"} {"id": "23031", "contents": "መጽሐፈ ታሪክ ዘሀገረ ገሞ ስለጥንታዊው የጋሞ ክርስቲያን ማህበረሰብ መቋቋም የሚያትት ጥንታዊ የአማርኛ ጽሑፍ ነው። የሥነ ጽሑፉ ዋና ትኩረት የሚያጠነጥነው፣ በተለይ፣ እንዴት የብርብር ማርያም ቤተክርስቲያን በጋሞ አገር በአጼ ልብነ ድንግል እንደተቋቋመ በመግለጽ ነው። የመጽሐፉ ገጾች በአማርኛና በፈረንሳይኛ ከታች ቀርቧል፦ ^ http://www.persee.fr/web/revues/home/prescript/article/ethio_0066-2127_1955_num_1_1_1234"} {"id": "31131", "contents": "ሳምህዮ በኮሪያ የነገሠ ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31137", "contents": "ቦንጊል በኮሪያ የነገሠ ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "41493", "contents": "ካርታሔና (እስፓንኛ፦ Cartagena) የእስፓንያ ከተማ ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "47127", "contents": "ስላቫዊ ቋንቋዎች ወይም ስላቪክ ቋንቋዎች አንድ የሕንዳዊ-አውሮፓዊ ቋንቋዎች ቤተሠብ ቅርንጫፍ ናቸው። ከባልታዊ ቋንቋዎች ጋራ አንድላይ የባልቶ-ስላቫዊ ቋንቋዎች ቅርንጫፍ ይሠራሉ። ስላቫዊ ቋንቋዎች ሁሉ ከቅድመ-ስላቭኛ ደረሱ፤ እሱም ከቅድመ-ባልቶ-ስላቭኛ እንደ ደረሰ ይታስባል። የስላቫዊ ቅርንጫፍ ሦስት ክፍሎች ምሥራቅ ስላቫዊ፣ ምዕራብ ስላቫዊ እና ደቡብ ስላቫዊ ናቸው። ምሥራቅ ስላቫዊ ሩስኛ ሩጤንኛ * ቤላሩስኛ ዩክሬንኛ ምዕራብ ስላቫዊ ፖልኛ ካሹብኛ ሳይሌሲያን ቸክኛ ስሎቫክኛ ሶርብኛ * ላይኛ ሶርብኛ የታችኛው ሶርብኛ ደቡብ ስላቫዊ ቡልጋርኛ ሰርብኛ ክሮኤሽኛ ስሎቬንኛ መቄዶንኛ ሰው ሠራሽ ቋንቋዎች ቸርች ስላቪክ ኢንተርስላቪክ (ይህ ቋንቋ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "47193", "contents": "ምስራቅ እስያ የእስያ ክፍል ሲሆን በተለምዶ የቻይና ሕዝባዊ ሪፐብሊክ፣ የቻይና ሪፐብሊክ፣ ጃፓን፣ ሞንጎሊያ፣ ስሜን ኮሪያና ደቡብ ኮሪያ ማለት ነው።"} {"id": "23139", "contents": "እንዳ ጻድቃን ዘባረከነ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ከአለት የተፈለፈ ቤተ ክርስቲያን ነው።"} {"id": "5785", "contents": "1 January 1274 - 4 September 1274 እ.ኤ.ኣ. = 1266 ዓ.ም. 5 September 1274 - 31 December 1274 እ.ኤ.ኣ. = 1267 ዓ.ም."} {"id": "5791", "contents": "1 January 1271 - 5 September 1271 እ.ኤ.ኣ. = 1263 ዓ.ም. 6 September 1271 - 31 December 1271 እ.ኤ.ኣ. = 1264 ዓ.ም."} {"id": "5797", "contents": "1 January 1268 - 4 September 1268 እ.ኤ.ኣ. = 1260 ዓ.ም. 5 September 1268 - 31 December 1268 እ.ኤ.ኣ. = 1261 ዓ.ም."} {"id": "5803", "contents": "1 January 1265 - 4 September 1265 እ.ኤ.ኣ. = 1257 ዓ.ም. 5 September 1265 - 31 December 1265 እ.ኤ.ኣ. = 1258 ዓ.ም."} {"id": "4051", "contents": "ኪናባሉ ተራራ (ማሌይ: Gunung Kinabalu) የደቡብ ምሥራቅ እስያ አንጋፋ ተራራ ነው።"} {"id": "5815", "contents": "1 January 1259 - 5 September 1259 እ.ኤ.ኣ. = 1251 ዓ.ም. 6 September 1259 - 31 December 1259 እ.ኤ.ኣ. = 1252 ዓ.ም."} {"id": "5455", "contents": "1 January 1438 - 6 September 1438 እ.ኤ.ኣ. = 1430 ዓ.ም. 7 September 1438 - 31 December 1438 እ.ኤ.ኣ. = 1431 ዓ.ም."} {"id": "5461", "contents": "1 January 1435 - 7 September 1435 እ.ኤ.ኣ. = 1427 ዓ.ም. 8 September 1435 - 31 December 1435 እ.ኤ.ኣ. = 1428 ዓ.ም."} {"id": "5467", "contents": "1 January 1432 - 6 September 1432 እ.ኤ.ኣ. = 1424 ዓ.ም. 7 September 1432 - 31 December 1432 እ.ኤ.ኣ. = 1425 ዓ.ም."} {"id": "5497", "contents": "1 January 1417 - 6 September 1417 እ.ኤ.ኣ. = 1409 ዓ.ም. 7 September 1417 - 31 December 1417 እ.ኤ.ኣ. = 1410 ዓ.ም."} {"id": "5509", "contents": "1 January 1411 - 7 September 1411 እ.ኤ.ኣ. = 1403 ዓ.ም. 8 September 1411 - 31 December 1411 እ.ኤ.ኣ. = 1404 ዓ.ም."} {"id": "5857", "contents": "1 January 1238 - 4 September 1238 እ.ኤ.ኣ. = 1230 ዓ.ም. 5 September 1238 - 31 December 1238 እ.ኤ.ኣ. = 1231 ዓ.ም."} {"id": "5863", "contents": "1 January 1235 - 5 September 1235 እ.ኤ.ኣ. = 1227 ዓ.ም. 6 September 1235 - 31 December 1235 እ.ኤ.ኣ. = 1228 ዓ.ም."} {"id": "5539", "contents": "1 January 1396 - 5 September 1396 እ.ኤ.ኣ. = 1388 ዓ.ም. 6 September 1396 - 31 December 1396 እ.ኤ.ኣ. = 1389 ዓ.ም."} {"id": "5545", "contents": "1 January 1393 - 5 September 1393 እ.ኤ.ኣ. = 1385 ዓ.ም. 6 September 1393 - 31 December 1393 እ.ኤ.ኣ. = 1386 ዓ.ም."} {"id": "4177", "contents": "ታኅሣሥ ፳፫ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻፲፫ተኛው እና የመፀው ወቅት ፹፰ተኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፪፻፶፫ ቀናት፣ በዘመነ ዮሐንስ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፪፻፶፪ ቀናት ይቀራሉ። የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን በየወሩ ፳፫ኛ ቀን የሰማዕታትን ዓለቃ ቅዱስ ጊዮርጊስንን ታስታውሳለች። ፲፯፻፷፰ ዓ/ም - የእንግሊዝ ሠራዊት የክዌቤክ ከተማን ከአሜሪካ አስመለሰ። ፲፯፻፺፮ ዓ/ም - በሀይቲ ደሴት የፈረንሳይ ሉዐላዊነት ሲያከትም ደሴቷ በሰሜን አሜሪካ አኅጉር ከአሜሪካ ኅብረት ተከትላ ሁለተኛዋ ነፃ ሪፑብሊክ ሆነች። ፲፰፻ ዓ/ም - በባርነት የተገዙ ሰዎች ወደ አሜሪካ ኅብረት እንዳይገቡ የሚከለክል ሕግ ተደነገገ። ፲፱፻፲፯ ዓ/ም - ብርሃንና ሰላም ጋዜጣ ተመሰረተ። ፲፱፻፷፮ ዓ/ም - ኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ የ፩ሚሊዮን ፱መቶ ሺ ኪሎ የመዳብ ሽያጭ ወደጃፓን ላከች። መዳቡ በኤርትራ ውስጥ ከሚገኘው የድባሮ መዳብ ማዕድን ቁፋሮ የተገኘ ነው። ፲፱፻፷፯ ዓ/ም - የኢትዮጵያ የጊዜያዊ ወታደራዊ መንግሥት ባንኮችንና የኢንሹራንስ ኩባንያዎችን የብሔራዊ ንብረት አድርጎ ወረሰ። ፲፱፻፹፱ ዓ/ም - ጋናዊው ዲፕሎማት ኮፊ አናን የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ፯ተኛው ዋና ጸሐፊ ሆነው ተሾሙ። ^ Morris, Willie;\"ETHIOPIA : ANNUAL REVIEW FOR 1974 – THE YEAR OF THE CREEPING REVOLUTION\" (6 February, 1975);"} {"id": "4183", "contents": "አምነስቲ ኢንተርናሽናል ከመንግሥታት ነጻ የሆነ ድርጅት ነው። በተለይ የሚታገሉ ስለ ሰብዓዊ መብቶች ነው። (ይህ ድርጅት ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "4219", "contents": "ቀንድ በአንዳንድ አይነት እንሳሳ ራስ የሚገኝ ጫፍ ነው። ከኬራቲን የተሠራ ዕውነተኛ ቀንድ የሚገኝባቸው እንስሳት ላም በሬ ጎሽ ፍየል ሚዳቋ ዋልያ ወዘተ. (የቶራ አስተኔ) ናቸው። የአውራሪስ ቀንድና የፈረንጅ አጋዘን ቀንድ ሌሎች አይነቶች ናቸው። የፈረንጅ አጋዘን ቀንድ እንዲያውም ከኬራቲን ሳይሆን በየአመቱ የሚበቅል አጥንት ነው። በጥንት አይሁዶች ከአውራ በግ ቀንድ 'ሾፋር' የሚባል ሙዚቃ መሣርያ ይሠሩ ነበር። በብዙ ዘመናት ላይ ደግሞ ቀንዶች ለመጠጫ እንዲሁም ባሩድ ለመሸከም ይጠቅሙ ነበር።"} {"id": "4231", "contents": "የአሜሪካ ብሔራዊ ምልክት የአሜሪካ ታላቅ ማኅተም ይባላል። መጀመርያው የተገለጸው በ1774 ዓ.ም. ነበር። እንዲያውም በይፋ 'አርማ' ሳይሆን 'ማኅተም' ነው። ነገር ግን ይፋዊ አርማ ስለማይኖር በዘልማድ ይህ ማኅተም እንደ አርማ ይጠቀማል። በአሜሪካ ዶላር ላይ (ከ1927 ዓ.ም. ጀምሮ) እንዲሁም በአሜሪካ ፓስፖርት ላይ ይታያል። በማኅተሙ ፊት ላይ ክንፎቹን የሚዘረጋ የመላጣ ንሥር ስዕል እሱም የአሜሪካ ምልክት ይታያል። በግራው ጥፍሩ (ከንሥሩ አንጻር) ውስጥ አሥራ ሦስት ፍላጻ ይዟል። እነርሱም ከእንግሊዝ ያመጹ የመጀመርያ 13 ክፍላገሮች ያመልክታሉ። በቀኙም ጥፍር የወይራ ቅርንጫፍ ይይዛል። ይህ 13 ቅጠልና 13 ፍሬዎች አሉበት። ፍላጻ የጦር ምልክትና ወይራ የሰላም ምልክት በመሆኑ የንሥሩ ራስ ወደሱ ቀኝ ሲዞር ስላምን ይመርጣል እንደ ማለት ነው። በመንቁራው ውስጥ ደግሞ E PLURIBUS UNUM የሚለውን መፈክር ይይዛል። ይህም በሮማይስጥ ማለት 'አንድ ከብዙ' ነው። ከራሱ በላይ 13 ከዋክብት በሰማያዊ በስተኋላ መደብ አለ። እኚህ ከዋክብት የዳዊት ኮከብ ይሠራሉ። በፍርምባው ላይ የሚሸክመው ጋሻ እንደ አሜሪካ ሰንደቅ አለማ ዝንጉርጉር ነው። በማኅተሙ ጀርባ ላይ ያልተጨረሰ ሀረም (ፒራሚድ) ይታያል። ይህ 13 ደረጃዎች ሲኖሩት በመሠረቱ ላይ MDCCLXXVI ይላል። ይህ በሮማይስጥ ቁጥሮች ማለት '፼፯፻፸፮' ወይም 1776 ሲሆን በአውሮጳውያን አቆጣጠር የአሜሪካ ነጻነት አዋጅ የተፈረመበት አመት (1768 ዓ.ም.) ለማመልከት ነው። በሀረሙ ጫፍ ፈንታ 'የእግዚአብሔር ጥበቃ ዓይን' የሚባል ምልክት ይታያል። በዚሁ ዙሪያ «ANNUIT CŒPTIS» የሚለው መፈክር አለ፤ ይህም በሮማይስጥ 'የተጀመረው ተስማምቶታል' ለማለት ነው። በግርጌው ደግሞ «NOVUS ORDO SECLORUM» የሚል መፈክር እያለ ይህ ትርጉም 'የዘመናት አዲስ ሥርዓት' ነው።"} {"id": "6667", "contents": "1 January 840 - 1 September 840 እ.ኤ.ኣ. = 832 ዓ.ም. 2 September 840 - 31 December 840 እ.ኤ.ኣ. = 833 ዓ.ም."} {"id": "6673", "contents": "1 January 837 - 1 September 837 እ.ኤ.ኣ. = 829 ዓ.ም. 2 September 837 - 31 December 837 እ.ኤ.ኣ. = 830 ዓ.ም."} {"id": "38841", "contents": "በረህና አለልቱ በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው። {{አቀማመጥ |align=center በረህና አለልቱ በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "38847", "contents": "ቡሌ ሆራ (ወረዳ) በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው። {{አቀማመጥ |align=center ቡሌ ሆራ (ወረዳ) በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "38853", "contents": "ቦሬ (ወረዳ) በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው። {{አቀማመጥ |align=center ቦሬ (ወረዳ) በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "49761", "contents": "አመንሆተፕ (ግብጽኛ፦ /የመንኸተፕ/) በጥንታዊ ግብጽ የግብጽ አዲስ መንግሥትና የ18ኛው ሥርወ መንግሥት ፈርዖን ሲሆን ምናልባት 1534-1513 ዓክልበ. የገዛ ነበረ። አመንሆተፕ የቀዳሚው የ1 አሕሞስና የንግሥቱ የአሕሞስ-ነፈርታሪ ልጅ ነበር። እንደ አባቱና እንደ አያቱ ሰቀነንሬ ታዖ፣ አመንሆተፕ የገዛ እህቱን አሕሞስ መሪታሙን አገባ። ስለዚህ እነርሱ እንደ ተለመደው ስምንት ቅድማያቶች ሳይኖሯቸው፣ ሁለት ቅድማያቶች ብቻ እነርሱም ሰናኽተንሬ አሕሞስና ንግሥት ተቲሸሪ (1567 ዓክልበ. ገደማ የገዙ) ነበሩ። የአመንሆተፕ ብቸኛ ልጅ ደግሞ በአሥራ ስድስቱ ፈንታዎች እነኚህ ሁለት ብቻ ነበሩት፤ ሆኖም በሕፃንነቱ ዓረፈ። በአመንሆተፕ ዘመን በ፱ኛው አመት የሥነ ፈለክ ሊቃውንት የውሻ ኮከብ (ሲሪዩስ) የተነሣበት ቀን ስለ ዘገቡ፣ ዘመኑ በ1534 ዓክልበ. እንደ ጀመረ ሊታወቅ ይቻላል። የጦር አለቆቹ አሕሞስ ወልደ አባና እና አሕሞስ ፐን-ነኽበት ሁለቱ በመቃብር ጽሑፎቻቸው ውስጥ በኩሽ መንግሥት ላይ በጀሰርካሬ (አመነምሃት) ዘመን እንደ ዘመቱ ዘግበዋል። አሕሞስ ፐን-ነኽበት ደግሞ አንድ ዘመቻ በ«ኢሙ-ከኸክ» ላይ ይጠቅሳል። ይህ ሥፍራ በሊብያ፣ ኖቢያ ወይም ሶርያ ውስጥ ከሆነ አይታወቅም። በተረፈ ግን አመነምሃት በሶርያ ወይም በእስያ እንደ ዘመተ የሚል ዘገባ የለም። በሌላው ሹም መቃብር ጽሑፍ ዘንድ፣ ፈርዖኑ አመንሆተፕ (ማኔጦን በኋላ እንደ መሠከረ) ለ21 ዓመታት እንደ ነገሠ ያረጋግጣል። ተከታዩ 1 ቱትሞስ አልጋ ወራሽ ተደርጎ ነበር፤ አባቱ ማን እንደ ሆነ እርግጥኛ አይደለም። የቱትሞስ እናት ተራ ሴት ሰንሰነብ መሆኗ ይታወቃል። በአመንሆተፕ ዕረፍት እስከ አዲሱ መንግሥት መጨረሻ ድረስ (1513-1077 ዓክልበ.) አመንሆተፕና እናቱ አሕሞስ-ነፈርታሪ እንደ አማልክት ተቆጠሩ። በተለይ የአምልኮቱ ማዕከል እሱ በመሠረተው ጣኦት ፋብሪካ መንደር በሰት መዓት (አሁን ደይር ኤል-መዲና ተብሎ) ይገኝ ነበር። ከዚህ የተነሣ ከዘመኑ በኋላ የተሠሩ አመንሆተፕን የሚያሳዩ በርካታ ሐውልቶችና ሥነ ጥበብ ታውቀዋል። ከራሱ ጊዜ የሚያሳዩት ምስሎች ግን ጥቂት ናቸው።"} {"id": "8413", "contents": "ፖርቱጋል ወይም ፖርቹጋል (ፖርቱጊዝኛ፦ Portugal /ፑርቱጋል/) በኤውሮፓ ውስጥ የሚገኝ ሀገር ነው። የፖርቹጋል መንግሥት በምዕራብና በደቡብ ከአትላንቲክ ውቅያኖስ፤ በምሥራቅና በሰሜን ከኤስፓኝ መንግሥት ጋር ይዋሰናል። የፖርቱጋል ስም ከአንድ ሮማይስጥ ወደብ ስም /ፖርቱስ ካሌ/ («የካሌ ወደብ»፣ የአሁንም ፖርቱ) መጥቷል። የ«ካሌ» ትርጉም እዚህ ቢካራከርም ዋናው አስተሳሰብ ከጋሊስያ (የእስፓንያ ክፍላገር) እና ከጥንቱ ጋላይኪ ወገን (ኬልቶች) ጋር እንደ ተዘመደ የሚለው ነው። በየጥቂቱ የሮማይስጥ አጠራር /ፖርቱስ ካሌ/ ወደ /ፖርቱካሌ/ (400 ዓም ግ.)፣ እና /ፖርቱጋሌ/ (600 ዓም ግ.) ተለወጠ፣ ከ800 ዓም ግ."} {"id": "38901", "contents": "ውጫሌና ጂዶ በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው። {{አቀማመጥ |align=center ውጫሌና ጂዶ በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "38907", "contents": "ደራ, ኦሮሚያ (ወረዳ) በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው። {{አቀማመጥ |align=center ደራ, ኦሮሚያ (ወረዳ) በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው። "} {"id": "38913", "contents": "ዲዴሳ (ወረዳ) በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው። {{አቀማመጥ |align=center ዲዴሳ (ወረዳ) በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "1855", "contents": "የናቡከደነጾር የምስል ሕልም ከትንቢተ ዳንኤል ምዕራፍ 2 የተገኘ ምሳሌ ነው። በምሳሌው ዘንድ፣ የባቢሎን ንጉስ 2 ናቡከደነጾር በሚመላለስ ቅዠት ይታወካል እሱን ግን ለማስታወስ አይችልበትም። ሕልሙን ካልነገሩትና ካላስተረጎሙለት በቀር የሕልም አስተርጓሚዎቹን በሞት ንብረታቸውንም በማጥፋት ዛቻ ጣለባቸው። ስላልተቻላቸው ግን የባቢሎን ጠቢባን ሁሉ እንዲሞቱ አዘዘ። ዳንኤል ጠቢብ ስለሆነ ይህ ማለት እሱ ደግሞ እንዲጠፋ ሲሆን ወደ ንጉስ ሂዶ ሕልሙን ከነትርጉሙ እንዲናገርለት ጊዜ ይለምነዋል። ከዚያ በኋላ \"የሰማይ አምላክ\" ሕልሙን ከነትርጉሙ ለዳንኤል ገለጸ። ወዲያው ወደ ንጉስ ተመልሶ ሕልሙ \"በኋለኛው ዘመን የሚሆነውን\" እንደሚገልጽ ይናገራል። ዳንኤል እንደሚገልጸው በናቡከደነጾር ሕልም አንድ ታላቅ ብሩህ ምስል ወይም ጣኦት በፊቱ ሲቆም አየ። የምስሉ ራስ ከጥሩ ወርቅ፤ ደረቱና ክንዱ ከብር፤ ሆዱ ከነሐስ፤ እግሮቹ ከብረት፤ የግር ጣቶቹም ግማሽ ከብረት ግማሽ ከሸክላ ተሠሩ። አንድ ዓለት በድንገት ታይቶ ከብረትና ከሸክላ የተሠሩትን የእግር ጣቶች ሲመታ ምስሉ አቧራ እስከሚሆን ድረስ ንጉስ በሕልሙ አየ። የዛኔ ንፋስ አቧራውን በትኖ ድንጋዩ ምድርን ሁሉ የሚሞላ ተራራ ሆነ። ለንጉስ ሕልሙ ምን እንደ ሆነ ከነገረው በኋላ፣ ዳንኤል አስተረጎመለት። ናቡከደነጾር እራሱ፣ የባቢሎን ንጉስ፣ የምስሉ ወርቃማ ራስ ነው። ከባቢሎን በኋላ ሌላ የሚያንስ መንግሥት ይመጣል፣ ይህም የብረት ደረትና እጆች መሳይ ይሆናል። ከሱ ተከትሎ ሦስተኛ የናስ መንግስት ይነሣል፤ ከዚያም አራተኛው መንግሥት እንደሚጨምቅ ብረት ሌሎቹን ሁሉ ይገዛል። ነገር ግን ይህ አራተኛው መንግሥት ይከፋፈላል፤ በመጨረሻም ግማሽ ብረትና ግማሽ ሸክላ እንደ ነበሩት እግሮችና ጣቶች ይሆናል። \"በእነዚያም ነገሥታት ዘመን የሰማይ አምላክ ለዘላለም የማይፈርስ መንግሥት ያስነሣል፤ ለሌላ ሕዝብም የማይሰጥ መንግሥት ይሆናል፤ እነዚያንም መንግሥታት ሁሉ ትፈጫቸዋለች ታጠፋቸውማለች፣ ለዘላለምም ትቆማለች።\" (ቁ.44) (ይህ ማለት ከተራራው ያለ እጆች የተቀረጸው ጣኦቱንም የሚሰባብረው ድንጋይ መሆኑን ይገለጻል።)"} {"id": "1867", "contents": "የኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የኢትዮጵያ (እንዲሁም በኤርትራ አብያተ ክርስትያናት) ዋና ካሌንደር ነው። አዲስ ዓመት በጁሊያን ካሌንደር አቆጣጠር በኦገስት 29 ወይም 30 የሚጀምር ሲሆን በግሪጎሪያን ካሌንደር ደግሞ ከ1901 እ.ኤ.አ. እስከ 2099 እ.ኤ.አ. ድረስ በሴፕቴምበር 11 ወይም 12 ይጀምራል። በየአራት ዓመቱ አንድ ቀን ይጨመራል። በአንድ ዓመት ውስጥ አስራ-ሁለት ባለሠላሣ ቀናት እና አንድ ባለ አምስት (ስድስት በአራት ዓመት) ቀናት ያሉባቸው ወራት አሉ። በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር ዓመታት ሁሉ በአራት መደባት ይዞራሉ፤ እነሱም ስለ ሐዋርያት ስሞች ዘመነ ማቴዎስ፣ ዘመነ ማርቆስ፣ ዘመነ ሉቃስ (ተጨማሪ የጳጉሜ ቀን የሚቀበለው) እና ዘመነ ዮሐንስ ይባላሉ። የአመተ ምህረት ዘመናት ከጎርጎርዮስ 'አኖ ዶሚኒ' በ7 ወይም 8 አመታት የሚለይበት ምክንያት፣ ከኢየሱስ ክርስቶስ ልደት 400 አመት ያህል በኋላ አኒያኖስ እስክንድራዊ ዘመኑን ሲቆጥረው ትስብዕቱ በመጋቢት 29 1 ዓ.ም. እንደ ሆነ ስለ ገመተ ይህ በትስብዕት ዘመን 1ኛ አመት ሆኗል። ይህ አቆጣጠር በምሥራቅ ክርስቲያን አገራት ከተቀበለ በኋላም በ443 ዓ.ም. ከሮማ ፓፓና ከምሥራቅ አቡናዎች መካከል ልዩነት ደርሶባቸው፤ በ517 ሌላ መነኩሴ ዲዮኒሲዮስ ኤክሲጉዎስ ሌላ አቆጣጠር (አኖ ዶሚኒ) አቀረበ። በሱ ግምት ትስብዕቱ የተከሠተበት ቀን ከአኒያኖስ ግምት በፊት በ8 አመታት አስቀደመው። የአኖ ዶሚኒ አቆጣጠር በምዕራብ አውሮፓ ላይኛነት በማግኘቱ የትስብእት ዘመን 1 አመተ ምህረት በአኖ ዶሚኒ 9 እ.ኤ.አ. ሆነ። የኢትዮጵያ ዘመን ኣቆጣጠር የጁልያን ዘመን ኣቆጣጠር ኣይደለም። በኣሁኑ ጊዜ በጁልያና በጎርጎርዮስ ካለንደሮች መካከል ያለው የ13 ቀናት ልዩነት ሲሆን የዓመታቱ ቍጥሮች ልዩ ኣይደሉም። በ525 ዓ.ም. ዲኖስዮስ ኤክሲጅዮስ (Dionysius Exiguus) የሚባል የሩስያ መነኩሴ የሮማው ጳጳስ መልዕክተኛም በመሆን የፋሲካን በዓል ኣወሳሰን ከግብጻውያን እንዲማር ተልኮ ነበር። እንደሚመስለኝና ኣንዳንድ ፀሓፊዎችም እንደሚሉት ኤክሲጅዮስ በ525 ዓ.ም. 532 ዓመትን ሳይጠቀም ኣልቀረም ይላሉ ዶክተር ኣበራ ሞላ። [1] [2]"} {"id": "1987", "contents": "አርኬዮሎጂ ወይም ሥነ-ቅርስ የሰው ልጆች ባሕል ጥናት ነው። ይህም የድሮ ሰዎችን አንደ ቁሳቁሶች ፣ ስዕሎች እና ጌጦች የመሳሰሉ ቅሪቶችን በመፈለግ፣ መሰብሰብ፣ እና ማጥናት ይከናወናል። «አርኬዮሎጂ» የሚለው ቃል የወጣ ከ2 ግሪክ ቃላት፣ αρχαίος (አርቃዮስ) = «አሮጌ» እና λόγος (ሎጎስ) = «ጥናት» (ወይም «ቃል») ሆኗል። (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) (ይህ ባሕል ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "2023", "contents": "ጳጉሜ ፬ ቀን: ሬፑብሊክ ቀን በስሜን ኮርያ፣ ነጻነት ቀን በታጂኪስታን፣ ብሄራዊ ቀን በቡልጋርያ... 467 - የጀርመናውያን አለቃ ኦረስቴስ የሮማ ነጉስን አባርሮ መጨረሻውን ንጉስ ልጁን ሮሙሉስ አውግስጦስን ሾመ። 1514 - ቪክቶሪያ የምትባል መርከብ ወደ ስፓንያ በመመለሷ መጀመርያ ዓለምን የከበበችው መርከብ ሆነች። 1914 - ቱርኮች በግሪክ-ቱርክ ጦርነት አሸንፈው ስሚርና ከተማ ተቃጠለ። 1963 - በአቲካ እስር ቤት ኒው ዮርክ ሁከት ተደረገ።"} {"id": "2065", "contents": "ጣና ሐይቅ ጎጃም ውስጥ ሲገኝ ቅዱሱ ሐይቅም ይባላል። ከኢትዮጵያ አንደኛ እና ትልቁ ሐይቅ ነው። 84 ከ.ሜ. ረጅም እና 66 ኪ.ሜ. ሰፊ ነው። ባጠቃላይ 3,500 ካሬ ኪ.ሜ. ይሸፍናል። በቁጥር ከ35 በላይ ደሴቶች በሐይቁ ላይ ይገኛሉ። ከነዚህ ውስጥም 22ቱ ገዳማትና አብያተክርስቲያናት ናቸው። ባንዳንዶቹ ላይም (ለምሳሌ በዳጋ ደሴት) የድሮ የኢትዮጵያ መሪዎች መቃብሮች ሲገኙ ኢትዮጵያ ውስጥ ክርስትናን ለመጀመሪያ ያስተዋወቀው አቡነ ሰላማ መቃብርም በዚሁ ሃይቅ ይገኛሉ። የጣና ሃይቅን የሚመግቡ 3ቱ ዋና ወንዞች ርብ፣ ጉማራ ወንዝ ና ትንሹ አባይ በመባል ይታወቃሉ። አሁን ባለው ይዞታ የጣና ሃይቅ 1,454 ቶን አሳ በአመት ይመረታል። ነገር ግን ይሄ የምርት ሃይቁ ያለምንም ችግር ሊያስተናግድው ከሚችለው 15 በመቶው ያህል ብቻ ነው። ደግሞ ይዩ፦ የእንቦጭ አረም *ቢርጊዳ ማርያም *ደብረ ሲና ማርያም *መንዳባ መድሃኒአለም *ማርያም ግምብ ጎርጎራ ግምብ* ጎርጎራ *ገሊላ ዘካሪያስ ናርጋ ስላሴ * *አርሲማ ሰማዕታት *ደጋ እስጢፋኖስ ደቅ ደሴት ደጋ ደሴት መትራሃ * ባርየ ግምብ (ሚካኤል) አብርሐ አጽብሐ ግምብ* እንፍራዝ ቆጋ ልደታ* ጋርኖ ወንዝ ድልድይ* ጉዛራ ግምብ* ሰንዳባ እየሱስ* ዋሻ እንድሪያስ* ተክለ ሃይማኖት* ታራግ ህዳም ማሪያም* ክርስቶስ ሳምራ* ጨቅላ ደሴት ጣና ጨርቆስ ምጽለ ፋሲለደስ20 ቆራጣ ጭርቆስ ገዳም ሬማ መድሃኒ አለም* ሬማ ደሴት* ክብራን ገብርኤል27 ኡራ ኪዳነምህረት26 እንጦኖስ ደሴት28 ደብረ ማርያም29 ጣና ጭርቆስ ልሳነ ምድር ቆራጣ ወደ ጢስ እሳት -> ወደ ትልቁ አባይ ድልድይ ->30 ባህር ዳር ዘጌዘጌ ምትራሃ ደሴት ጣና ሐይቅ ደልጊ ፎገራ-ሀሙሲት-ወረታ አዲስ ዘመን (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) ."} {"id": "2077", "contents": "ዓፄ ዮሐንስ ፬ኛ፣ ከአባታቸው ከተንቤን ባላባት የራስ ስኹል ሚካኤል የልጅ ልጅ ሹም ተንቤን ምርጫ እና ከናታቸው የእንደርታው ገዢ የራስ አርአያ እህት ወይዘሮ ወለተ ሥላሴ ሐምሌ ፭ ቀን ፲፰፻፳፱ ዓ.ም. ማይ በሀ በሚባል ሥፍራ ተወለዱ። ርዕሰ መኳንንት ደጃዝማች በዝብዝ ካሳ ሐምሌ ፮ ቀን ፲፰፻፷፫ ዓ/ም ዓፄ ተክለ ጊዮርጊስን አድዋ አካባቢ አሳም የሚባል ሥፍራ ላይ ወግተው ድል ካደረጉ በኋላ ጥር ፲፫ ቀን፲፰፻፷፬ ዓ/ም አክሱም ላይ ሥርዓተ ንግሣቸው ተፈጽሞ ዓፄ ዮሐንስ ፬ኛ ንጉሠ ነገሥት ዘኢትዮጵያ ተብለው ነገሡ። አጼ ዮሐንስ 1877 አጼ ዮሃንስ አፄ ዮሐንስ 4ኛ ከእንግሊዝ ንግስት ጋር በመፃፃፍ ነግስናቸውን አጠናክረዋል፡፡ ይህም ተቀናቃኛቸው የነበሩት አፄ ሚኒለክን ለማስገበር ተሳክቶላቸዋል ፡፡ ከአፃ ሚኒሊክ ጋር የነበራቸውን የስልጣን ሽሚያ ለመከላከል ሲባል ደብረ ብርሃን ድረስ በመሄድ ድርድር በማድረግ የነበራቸውን ባላንጣነት አስወግደው ሚኒሊክ ንጉስ እንድባልና አፄ የሐንስ ርዕሰ ብሔር እንድሆን ተስማምተዋል ፡፡ ከዛም ደርቡሾች ጋር መተማ አካባቢ ገጥመው አፄ ዮሐንስ በጥይት ቆስለው በመውደቃቸው መሐድስቶች አንገታቸዉን ቆርጠው ለግብፅ ማስፈራሪያእንዳደረጉት ይነገራል፡፡ ይህ የሆነው አፄ ዮሐንስ የኦርቶዶክስ እምነት ተከታይ በመሆናቸው የደሴና ቦሩ ሜዳ አካባቢዎች ሙስሊሞችን በሀይል ወደ ክርስትና በማቀየራቸው ነው ፡፡ መሐድስቶችም ከዮሐንስ ጋር ጦርነት የገጠሙት ሙስሊሞችን ለመርዳት እንደሆነ በታሪክ ይነገራል ከዚህ በፊት ግን ከግብፅፆች ጋር ጉራና ጉንዳ ጉንድ በተባሉ ቦታዎች ገጥመው ማሸነፋቸውና የሀገርን ዳር ድንበር ለማስጠበቅ መጣጣራቸን በታሪክ ይወሳል፡፡ (እንግሊዝኛ) Zewde, Bahru, \"A History of Modern Ethiopia 1855-1991, AA University Press (2001) መሪ ራስ አማን በላይ \"የጥንቷ የኢትዮጵያ ትንሣኤ ታሪክ\" (1985 ዓ/ም) አፄ ዮሃንስ 4 በወሎ አካባቢ በነበሩ ሙስሊሞች ላይ ብቻ ነው ወይስ በሁሉም ሙስሊም ኢትዮጵያዊ ላይ አደጋ አድርሰዋል?"} {"id": "10291", "contents": "ጠቅላይ ሚኒስትር የአንድ ሉዓላዊት አገር የበላይ ኃላፊ፡ አስተዳዳሪ፡ አዛዥና የሚኒስትሮች ጠቅላይ ሰብሳቢ ሲሆን በአንዳንድ አገሮች ፈላጭ ቆራጭና ቁጥር አንድ መሪ ሲሆን በአንዳንድ አገሮች ደግሞ ፕሬዚዳንት አገሪቱን በበላይነት ያስተዳድራል።"} {"id": "2155", "contents": "ጉጃራቲ (ગુજરાતી) በህንዳዊ-አውሮፓዊ ቋንቋዎች ቤተሰብ የሚገኝ ቋንቋ ነው። በዓለሙ ውስጥ በ46 ሚልዮን ሰዎች ይናገራል፤ ከነዚህም 45.5 ሚልዮን በህንደኬ፣ 250,000 በታንዛኒያ፣ 150,000 በዩጋንዳ፣ 100,000 በፓኪስታንና 50,000 በኬንያ አሉ። በሕዝብ ብዛት የዓለሙ 23ኛ ቋንቋ ነው። በምእራብ ህንደኬ ያለው የጉጃራት ክፍላገር ይፋዊ ቋንቋ ነው። የጉጃር ሕዝብ ወደ ህንደኬ የደረሱ በ5ኛው መቶ ዘመን ሲሆን በ6ኛው መቶ ዘመን ዛሬ ጉጃራት በሚባለው አገር ሰፈሩ። የራሳቸውን ቋንቋ ቶሎ ትተው እንደ አገሩ ሰዎች ሳንስክሪት ለመናገር ጀመሩ። በ12ኛው ክፍለ ዘመን ግን ሳንስክሪት ተለውጦ ብዙ አዲስ ቋንቋዎች ተወለዱ። ከነዚሁም አንድ ጉጃራቲ ነበር። አብዛኛው ተናጋሪዎቹ የህንድ ሃይማኖት ተከታዮች ቢሆኑም ለረጅም ዘመን የእስላም ገዢዎች ስለነበሩባቸው ብዙ ቃላት የተወሰዱ ከፋርስ ሆኗል። ከዚያ በላይ በንግድ ምክንያት ብዙ ቃሎች ከፖርቱጊዝ ወይም ከእንግሊዝኛ ተበደሩ። የሚጻፍበት በራሱ ጉጃራቲ ፊደል ነው፤ ይህም ከላይኛ መስመር በማጣቱ በስተቀር የህንዲ ደቫናጋሪ ፊደል ይመስላል። የህንዳዊ-አውሮፓዊ ቋንቋዎች ቤተሰብ በመሆኑ፣ ጉጃራቲ ለእንግሊዝኛ ሩቅ ዘመድ ይባላል። ስለዚህ ለአንዳንድ ቃል ትንሽ ተመሳሳይነት አላቸው። ጉጃራቲ - አማርኛ: ሐጥ - እጅ ሞዱ - አፍ ግር - ቤት ሢህ - አንበሳ ጊድ - አሞራ ኒሻል - ትምርት ቤት ናረንጊ - ብርቱካን ሊሎ - አረንጓዴ ናማስተ - ሰላምታ ገም ጮ? - ደህና ነዎት?"} {"id": "9181", "contents": ""} {"id": "10999", "contents": "የመረከብ ደላላ ማለት የመርከብ ባለቤትን ከእቃ ጫኞች ጋር የሚያገናኝ ነው።"} {"id": "14023", "contents": "1962 አመተ ምኅረት ኅዳር 10 ቀን - የብራዚል ዜጋ ታዋቂው የእግር ኳስ ተጫዋች ፔሌ አንድ ሺህኛውን ግብ አገባ። ሐምሌ 14 ቀን - ከአሥራ አንድ ዓመት ግንባታ በኋላ በግብጽ የአስዋን ግድብ ሥራ ተጠናቀቀ። ደቡባዊ ሮዴዢያ (አሁን ዚምባብዌ) የሮዴዢያ ሪፐብሊክ ሆነች። የቤሊዝ መንግሥት መቀመጫ ወደ ቤልሞፓን ከቤሊዝ ከተማ ተዛወረ። ኢትዮጵያ ዲፕሎማቲክ ግንኙነት ከታይዋን ወደ ቻይና አዛውሯል።"} {"id": "9403", "contents": "ወላይታ በቀድሞ ሲዳሞ ጠቅላይ ግዛት ባሁኑ ደቡብ ክልል የሚገኝ ና የራሱ የሆነ ቋንቋና ባህል ያለው ሕዝብ ሲሆን ከሲዳማ፡ ከከምባታ፡ ከሃዲያና ተመሳሳይ ቋንቋ ከሚናገሩ ከኩሎ ኮንታ ከጎፋና ጋሞ ሕዝብ ጋር ይዋሰናል። ወላይታ ህዝቡ በጣም የተደባለቀ ሲሆን በከተማ ሆነ በገጠር አከባቢ ልቆ የሚገኝ ኃይማኖት ፕሮቴስታንት ሲሆን ኦርቶዶክስና እስልምና እምነትቶች ይገኙበታል። የወላይታ ዞን አስራ ስድስት ወረዳዎችና ስድስት ከተማ መስተዳደሮች አሉት። እነሱም፦ 1ኛ - ዳሞት ጋሌ ዋና ከተማው ቦዲቲ፡ 2ኛ -ዳሞት ወይዴ ዋና ከተማው፦ በደሳ፡ 3ኛ -ቦሎሶ ሶሬ ዋና ከተማው አረካ፡ 4ኛ -ሁምቦ ዋና ከተማው ጠበላ፡ 5ኛ - ኦፋ ዋና ከተማው ገሱባ፡ 6ኛ- ሶዶ ዙሪያ ዋና ከተማው ሶዶ፡ 7ኛ- ኪንዶ ኮይሻ ዋና ከተማው በሌ፡ 8ኛ- ቦሎሶ ቦምበ ዋና ከተማው ቦምበ እድገት፡ 9ኛ-ዳሞት ሶሬ ዋና ከተማው ጉኑኖ፡ 10ኛ- ዱጉና ፋንጎ ዋና ከተማው ቢጣና፡ 11ኛ ዳሞት ፉላሳ ዋና ከተማው ሻንቶ፡ እና 12ኛ ኪንዶ ዲዳዬ ዋና ከተማው ሀላለ፡ ባይራ ኮይሻ ዋና ከተማው በቅሎ ሰኞ፡ ካዎ ኮይሻ ዋና ከተማው ላሾ፡ አባላ አባያ ዋና ከተማው ፋራቾ፡ ሆቢቻ ባዳ ዋና ከተማው ሆቢቻ ናቸው። ከነዚህም የከተማ መስተዳደሪነት ያገኙ ከተሞች፡ ሶዶ፤ አረካ፤ ቦዲቲ፤ ገሱባ፤ ጉኑኖ እና ጠበላ ናቸው። ወላይታ ከደቡብ ካሉት አከባቢዎች በትምህርት፡ በልማትና በማህበራዊ ሁኔታዎች ልቆ ሊገኝበት የቻለበት ሁኔታዎች ይታያል። ይህም የሆነበት ምክንያት በቀደማዊ ኃ/ስላሴ ዘመነ መንግስት ምዕራባዊያን በብዛት ገብተው የአከባቢውን ሕዝብ ከመጽሓፍ ቅዱስ ጋር የቀለም ትምህርት አጣምረው ስለሰጡ እድሉን በመጠኑም ቢሆን በመጠቀማቸውና በየጊዜው በአከባቢው የሚመደቡ አስተዳዳሪዎች ጠንካራ በመሆናቸው ነው ይባላል። በቀድሞ ዘመን በወላይታ በርካታ ምሁራን ብቅ ብቅ ብለው ነበር። ከነዚህም ምሁራን በደቡብ ኢትዮጵያ ታሪክ የመጀመሪያው ዶክተርና የጦር ጄኔራል ለመሆኑ የበቁ ብ/ጄኔራል ዶ/ር ጋጋ ኤልጆ በአብይነት ሲጠቀሱ ፦ የመጀመሪያው የኢትዮጵያ ካንገት በላይ ስፔሻሊስት ዶ/ር ታዲዮስ ሙንኤ;"} {"id": "9427", "contents": "ዶ/ር ይስሓቅ ዳልኬ በ1949 እ.ኤ.አ. በወላይታ ተወለዱ። የሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን በጄኔራል ዊንጌት ት/ቤት በከፍተኛ ውጤት በመጨርሳቸው ከጃንሆይ የወርቅ ሰዓት በመሸለም ተመርቀው በአዲስ አበባ ሕክምና ፋካሊቲ ትምህርታቸውን በመቀጠል የዶክተሬት ድግሪያቸውን እንዳገኙ ጥቂት ወራት በጎንደር እንዳገለገሉ ለከፍተኛ ትምህርት ወደ አሜሪካን አገር ሄደው ትምህርታቸውን በአጥጋቢ ሁኔታ ጨርሰው እካሁንም ኑሮአቸውንም በአሜሪካን አገር በፍሎሪዳ አርገዋል። ዶ/ር ይስሃቅ ባሁኑ ጊዜ በዩኒቨርስቲ ኦፍ ፍሎሪዳ አስተማሪና ረዳት ፕሮፌስር ሆነው ከማገልገላቸውም በላይ ኔልሰን ማንዴላና የቀድሞ ፕሬዚዳንት ቢል ክሊንተን ባቋቋሙት ዓለም አቀፍ የኤች አይ ቪ ኤይድስ ፋውንዴሺን የአሜሪካንን ሕክምና ባለሙያዎችን ይወክላሉ። ዶ/ር ይስሓቅ ከፓናማ ተወላጅ ከሆኑት ባለቤታቸው የ2 ወንዶችና የአንዲት ሴት ልጅ አባት ናቸው። የዶ/ር ይስሐቅ ፎቶ (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "9505", "contents": "ካሊድ አደም ባላድረገው ድርጊት በአትላንታ በአስር ላይ ያለ ፍትህን የተራበ ኢትዮጵያዊ ነው። መጸሃፍ የሚጽፍና አዲስ አበባ የተወለደ ለዛውም በ16 ዓመቱ አሜሪካ የሄደ ግለሰብ ይህን ድርጊት ይፈጽማል የሚል እምነት የለኝም !! ብዙዎች አሜሪካ የፍትህ እና የነጻነት ተምሳሌት ሲያደርጉ ይህንን እና መሰል የፍርደ ገምድልነት ሲታይ ከየትኛውም ሃገር የባሰ ኢፍትሃዊነት ይታያል፡፡ ወንድማችን የታሰረው ኢትዮጵያዊ በመሆኑ እና ከኋላ ቀር ሃገር የመጣ በማለት የሃገራችን ገጽታ ያበላሸ ጉዳይ ነው"} {"id": "14161", "contents": "ትርጉሙ፦ ችኩልን ብዙ መሰናክል ይገጥመዋል።"} {"id": "2503", "contents": "ሀ ሁ ሂ ሃ ሄ ህ ሆ ሆይ (ወይም ሀውይ) በአቡጊዳ ተራ አምስተኛው ፊደል ነው። እንዲሁም በከነዓን፣ በአራማያ፣ በዕብራይስጥ እና በሶርያም ፊደሎች አምስተኛው ፊደል «ሄ» ይባላል። በዓረብኛ ደግሞ ተመሳሳይ ፊደል «ሃእ» ተብሎ በ«አብጃድ» ተራ 5ኛ ነው። በግሪክ አምስተኛው ፊደል «ኧፕሲሎን» ይባላል። በነዚህ ቋንቋዎች አጠራሩ «ህ» (ተናባቢ) ሲሆን በግሪክ ግን አናባቢ («ኧ») ሆኗል። በመጀመርያው (ግዕዝ) ቅርጽ (ሀ) በልሳነ ግዕዝ እንደ ሌሎቹ ፊደላት የ«ኸ» አናባቢ ድምጽ ሆነው ነበር፤ በአማርኛ ግን ድምጹ እንደ አራተኛው (ራብዕ) ቅርጽ (ሃ) አንድላይ ነው። ይህ ስህተት እየታረመ ነው። በአማርኛ አጻጻፍ ብዙ ጊዜ ከሐውት (ሐ) ከኀርም (ኀ) እና ከኻፍ (ኸ) ጋራ ሊለዋውጥ ይችላል። ቀድሞ ግን ድምጾቻቸው የተለያዩ ነበሩ። የሆይ መነሻ ከቅድመ-ሴማዊ ጽሕፈት እንደ ሆነ ይታስባል። በዚህ ጽሕፈት ፊደሉ የሚደሰት ሰው ስዕል መስለ። ለዚህም ተመሳሳይ የግብጽ ሀይሮግሊፍ ነበር፤ አጠራሩ ግን «ቀእ» ነበር። በግብፅ የሠሩት ሴማውያን ግን በቋንቋቸው «ሄ» ስላሉት፣ ይህ ስዕል «ህ» ሆኖ እንዲሰማ መጣ። የከነዓን «ሄ» እንዲሁም ከዚህ ምልክት ተወስዶ በዚያ መንገድ የዕብራይስጥና የአራማያ «ሄ» የአረብኛም «ሃእ» ወለደ። ከዚህ በላይ የግሪክ አልፋቤት «ኧፕሲሎን» (Ε ε) አባት ሆነ፤ እሱም የላቲን አልፋቤት (E e) እና የቂርሎስ አልፋቤት (Е е) ወላጅ ሆነ። ስለዚህ እነዚህ ሁሉ የ«ሆይ» ሩቅ ዘመዶች ሊባሉ ይቻላል። በተጨማሪ የግዕዝ ቁጥር ፭ (አምስት) ከግሪኩ ε በመወሰዱ እሱም የ«ሀ» ዘመድ ነው። የነዚህ ቁጥሮች ቅርጽ ከግሪክ ፊደላት ቢወስዱም እስከሚቻል ድረስ ቅርሶቻቸው እንደ ግዕዝ ፊደሎች እንዲመሳስሉ ተደረገ። ስለዚህ ቅርጹ ε የወሰደው መልክ በጥንታዊ ፊደል ጽሕፈት ለ«ሩ» የጠቀመ ቅርጽ ነበር።"} {"id": "2515", "contents": "የመን (አገር) የመን (ፊደል)"} {"id": "2629", "contents": "ፀ ፁ ፂ ፃ ፄ ፅ ፆ ፀፓ በጥንታዊ አቡጊዳ አልነበረም። በከነዓን በአራማያ በዕብራይስጥ በሶርያም ፊደሎች አልተገኘም። በሣባ እና ዓረብኛ ግን ተመሳሳይ ፊደል \"ዳድ\" አለ። በአማርኛ አጻጻፍ ብዙ ጊዜ \"ፀፓ\" ከ\"ጸደይ\" (ጸ) ጋራ ሊለዋውጥ ይችላል። ቀድሞ ግን ድምጾቻቸው የተለያዩ ነበሩ። የፀፓ መነሻ ግልጽ አይደለም። ከቅድመ-ሴማዊ ጽሕፈት እንደ ሆነ ቢታስብም እስካሁን አልተገኝም። ለዚህም ምናልባት ተመሳሳይ የግብጽ ሀይሮግሊፍ \"ሰሸር\" ነበር። ﺽ (ዓረብኛ \"ዳድ\")"} {"id": "2767", "contents": "1 January 1971 - 11 September 1971 እ.ኤ.ኣ. = 1963 አ.ም. 12 September 1971 - 31 December 1971 እ.ኤ.ኣ. = 1964 አ.ም."} {"id": "2785", "contents": "መስከረም ፰ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፰ኛው ቀን ሲሆን የክረምት ወቅት ፸፱ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፫፻፶፰ ቀናት ሲቀሩ፣ በዘመነ ዮሐንስ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፫፻፶፯ቀናት ይቀራሉ። ፫፻፹፯ዓ/ም - የሮማ ንጉዛት ክርስቲያናዊ ቄሳር ቀዳማዊ ቴዎዶስዮስ ዘውዱን ለመንጠቅ የተነሳውን አረመኔያዊ የምዕራብ ሮማ መሪ አውግንዮስን በፍሪጊዱስ ውግያ ሲያሸንፍ የሮማ ክርስቲያናዊ ንጉዛት በመጽናቱ የክርስትና ሃይማኖት በአውሮፓ ቀደምትነትን እንዲይዝ አድርጎታል። ፲፰፻፺፱ ዓ/ም - በሆንግ ኮንግ አካባቢ የተከሰተ አውሎ ንፋስ እና የባሕር ሞገድ (tsunami) ፲ ሺ የሚጠጉ ሰዎችን ሕይወት አጥፍቷል። ፲፱፻፶፬ ዓ/ም - የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ሁለተኛው ዋና ፀሐፊ፣ ሲዊድናዊው ዳግ ሀመርሾልድ በ’አየር ዠበብ አደጋ’ በቀድሞዋ ሮዴዚያ (የአሁኗ ዚምባብዌ) ላይ ሞቱ። ፳፻፬ ዓ/ም - የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግሥት ባጸደቀው አዋጅ ቁጥር 654/2001 መሠረት በየዓመቱ በመስከረም ወር በሁለተኛው ሳምንት ዕለተ ሰኞ እንዲከበር በተወሰነው ድንጋጌ የኢትዮጵያ ብሔራዊ አርማ ያለበት ሰንደቅ ዓላማ ቀን። ፲፱፻፶፬ ዓ/ም - የተ.መ.ድ ሁለተኛው ዋና ፀሐፊ፣ ዳግ ሀመርሾልድ በ’አየር ዠበብ አደጋ’ በቀድሞዋ ሮዴዚያ (የአሁኗ ዚምባብዌ) ላይ ሞቱ። (እንግሊዝኛ) P.R.O., FCO 31/165300 Ethiopia: Annual Review of 1961 (እንግሊዝኛ) http://en.wikipedia.org/wiki/September_18"} {"id": "12955", "contents": "አጼ ዘርአ ያዕቆብ በዘውድ ስማቸው ቆስጠንጥንዮስ ከአባታቸው ቀዳማዊ ዳዊት እና ከእናታቸው ንግስትክብረ እግዚ በ1399 እ.ኤ.አ. ከአዋሽ ወንዝ አጠቀብ ትገኝ በነበረው ትልቅ ተብላ በምትጠራው መንደር የድሮውፈተገር ክፍለ ሐገር ተወለዱ(ከቀኝ ያለውን ካርታ ይመልከቱ) ። የነገሡበትም ዘመን 1434 - 1468 እ.ኤ.አ. ነበር። ያረፉትም በደጋ ደሴት፣ ጣና ሃይቅ ነው። በ ኢሲራክ ዘሽሌ ገብረኪዳን ተጻፈ። ከኢልዮን የኢትዮጵያ ኅብረት የዘርዓ ያዕቆብ አባት ቀዳማዊ ዳዊት ባረፉ ጊዜ፣ እንደ ጥንቱ የኢትዮጵያ ባህል ወግ መሰረት፣ ታላቅ ወንድማቸው የነበሩት ቀዳማዊ ቴወድሮስ በ1414 ሲነግሱ ታናሽ ወንድማቸውን በግዞት ወደ አምባ ግሽን እንዲሄድ አደረጉ። አጼ ዘርዓ ያእቆብ ቆየት ብለው በጻፉት መጽሀፈ ብርሃን በተሰኘው ድርሰታቸው መሰረት እስከ ነገሱበት ሰኔ 20 ፣ 1434 ዓ.ም. ድረስ በግዞት ግሸን ተራራ (አምባ ግሸን) ላይ ለሚቀጥሉት 20 አመታት በእስር ኖሩ። ሆኖም ግን በግዞት እያሉ ከጊዜ ወደ ጊዜ የደጋፊያቸው መጠን እየበዛ ሄደ። በነዚህ አመታት ውስጥ የኢትዮጵያ ሁኔታ ከዓመት ወደ ዓመት እይተበላሸ ሂዶ በመጨረሻ ከአምባው ላይ ለሹመት ሲወርዱ አገሪቱ በእርስበርስ ሽኩቻ እየታመሰች፣ በሃይማኖት በኩልም መከፋፈል ተፈጥሮ የውጭ ሀይሎችም ከነገ ዛሬ አጠቁን እየተባለ ይሚፈራበት ሁኔታ ገጠመው። የወደፊቱ ንጉስ ብዙ እድሜውን ያሳለፈው ከሰው ተለይቶ አምባ ላይ ስለነበር፣ የዲፕሎማሲ ጥቅሙ አልተረዳውም ነበር። ይልቁኑ ፊት ለፊት የተጋረጡትን የሃገሪቱን ችግሮች በሚያስፈራ ድፍረት እና ምንም በማያወላዳ ጽናት ተጋፈጠው። ዓፄ ዘርአ ያእቆብ ንጉስ ከሆኑ በኋላ ንግስት እሌኒን በ1434 አገቡ፣ ከዚያም በ1436 ዘውዳቸውን ጫኑ። ንግስት እሌኒ የሀድያ ንጉስ ልጅ ስትሆን በህጻንነቱዋ የእስልምና ተከታይ የነበረች ቢሆንም በጋብቻው ወቅት ክርስቲያን ሆናለች። በ1442 በሰንበት ላይ ተነስቶ የነበረውን የቤ/ክርስቲያን ክፍፍል ለማብረድ ቢችሉም እስከ 1450 ነገሩ ሲሰክን ቆይቱ በደብረ ምጥማቅ ጉባኤ (ተጉለት) ፣ የግብጾቹ ጳጳሳተ በተገኙበት ችግሩን ሊፈቱ ችለዋል ። ሌላው በዘመናቸው የተከሰተው ሃይማኖታዊ ንቅናቄ የደቀ እስጢፋ ወገኖች እምነት ነው። እነዚህ እስጢፋኖስ የተባለ መነኩሴ ባስተማራቸው መሰረት ለመስቀል መስገድና ለስእል አድኅኖ ለድንግል ማርያም መስገድ አይገባም የሚሉ ነበሩ።ተከራክረው አጼ ዘርዓ ያዕቆብ አሸንፈዋል። በ1445 እና ከዚያ በኋላ በተነሱ ጦርነቶች ላይ በመሳተፍ ሁሉን በድል በማጠናቀው ግዛታቸውን ያሁኒቷን ሶማልያን ሁሉ ያቅፍ ነበር። በ1456 ዓ.ም አጼ ዘርዓ ያዕቆብ በነበሩበት ቦታ ታላቅ ብርሃን ስለታየ የነበሩበትን ቦታ ደብረ ብርሃን በማለት የሃገሪቱ ዋና ከተማ አድርገው ቆርቁረዋል። እስከ እለት ህልፈታቸውም ደብረ ብርሃን የኢትዮጵያ ዋና ከተማ ነበረች።ኢትዮጵያዊ መንፈሳዊ ፈላስፋ። አጼ ዘርአ ያዕቆብ በጦር ውሎአቸው ብቻ ሳይሆን የሚታወቁት፣ ከ 20 በላይ መጻህፍትንም በመድረስና ለትውልድ በማቅረብ ጭምርም ነው። ከነዚህም መካከል 1."} {"id": "2821", "contents": "ሮቤል ተክለማርያም (1966 ዓ.ም. የተወለደ) በ1998 (2006) በዊንተር ኦሊምፒክስ በስካይ ኢትዮጵያን የወከለ ብቸኛና የመጀመሪያ ሰው ከመሆኑም በላይ በዊንተር ኦሊምፒክስ ጨዋታዎች አፍሪካን የወከለ መጀመርያው ስፖርተኛ ነው። ሮቤል በ9 አመቱ ወደ አሜሪካ ቢመጣም አገሩን በጣም ይወዳል። እስከዛሬ ድረስም አማርኛን አቀላጥፎ ይናገራል፡ ሮቤል በጣሊያኑ ኦሊምፒክ በውጭ አገር የሚኖሩት ኢትዮጵያውያን ባደረጉለት ከፍተኛ ማበረታት የአግሩ ባንዲራ ከሌሎች አገሮች ጎን እንዲውለበለብ እንዳስቻለው ተናግሮአል። ምንም እንክዋ ሮቤል ባደረጋቸው ውድድሮች(ተራራማና እና ሀገር አቋራጭ ስኪቲንግ) ውጤት ባያመስመዘግብም እንክዋ የኦሊምፒክ መግቢያ ሰዓት አስመዝግቦ የኢትዮጵያን ስም ማስጠራት በመቻሉ እስከ ዕድሜው መጨረሻ ኩራት እንደሚሰማው ተናግሮአል። በወቅቱ ፦ ሮቤል ለጋዜጤኞች ሲናገር «እኔ የተጨባጭ ሰው ነኝ። ዓላማዬ ይህ ኦሊምፒክ የሌሎችንም ኢትዮጵያውያን ዐይኖች እንዲከፍት ነው» ብሎአል። ሮቤል ተ/ማሪያም ባሁኑ ጊዜ በእሱና በታላቅ ወንድሙ በውስካንሰን የተቋቋመው ኢትዮጵያ ብሔራዊ ስካይ ፌዴሬሽንእስከ አገር ቤት ድረስ እውቅና እንዲያገኝ የበኩሉን ጥረት እያደረገ ነው። Ethiopian National Ski Federation homepage (እንግሊዝኛ) BBC: Ethiopia first at Winter Olympics (እንግሊዝኛ) Ethiomedia: Ethiopia's Robel with a cause at Turin Olympics (እንግሊዝኛ)"} {"id": "14497", "contents": "ሆድ ሲሞላ ራስ ባዶ ይቀራል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሆድ ሲሞላ ራስ ባዶ ይቀራል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ጥጋብ ለትዕቢትና ድድብና ይጋብዛል"} {"id": "9841", "contents": "ዝቅተኛ ሳክስኛ በጀርመንና በሆላንድ የሚናገር የጀርመንኛ ቀበሌኞች አይነት ነው። በሆላንድ Nedersaksisch /ነደርዛክሲሽ/ (ነደርሳክስኛ) ሲባል በጀርመን Plattdüütsch /ፕላትድውች/ በመባል ይታወቃል። በመደበኛ ጀርመን ደግሞ Niederdeutsch /ኒደርዶይች/ ይባላል።"} {"id": "9865", "contents": "ድረግ በሽታን ለመከላከል፣ ለማዳን ወይም ለማስሻል የሚጠቅም መድኃኒት ሲሆን ይህ ስም ኣጠቃቀሙ ሕገ-ወጥ (አደንዛዥ ዕፅ ወዘተ.) ነው። አደንዛዥ ዕፅ የምንላቸዉ እንደ ፣ አልኮል ፣ ሲጋራ የመሳሰሉትን መጥቀስ ይቻላል ።"} {"id": "3127", "contents": "ካሽሚርኛ (ካሽሚሪ) የህንዳዊ-አውሮፓዊ ቋንቋዎች ቤተሰብ ቋንቋ ሲሆን በተለይ የሚናገርበት በካሽሚር አካባቢ በ 7.1 ሚልዮን ሰዎች ነው። ካሽሚርም ዛሬ በሕንድ በፓኪስታንና በቻይና የተከፋፈለ አውራጃ ነው። ይህ ቋንቋ ዛሬ በአብዛኛው የተጻፈ ቋንቋ ሳይሆን የሕዝብ መነጋገርያ ብቻ ነው። ሆኖም ድሮ ከ9ኛው ክፍለ ዘመን ጀምሮ በሻራዳ ጽሕፈት፣ አሁንም በአረብ አልፋቤት ወይም በዴቫናጋሪ ጽሕፈት የተጻፈ አንዳንድ ሥነ ጽሑፍ ይኖራል። በታሪክ ከሁሉ አስቀድሞ የተገኘው የካሽሚርኛ ሰነድ የላለሽቫሪ (እሷም ሴት ገጣሚ የሆነች) ግጥሞች ከ14ኛው ምዕተ ዓመት ናቸው። በቅርብ ጊዜ በፖለቲካ ሳቢያ የማይምነት ጉዳይ በብዛት ቸል ይባል ነበር። መደበኛ ወይም ይፋዊ ቋንቋ የትም ቦታ እንኳን አልነበረም። ባለፉት አስርተ ዓመታቶች በአንዳንድ ከፍተኛ መካነ ጥናት ቋንቋው ቢማርም፣ በልጆች ትምህርት ቤት አይሰማም ነበር። ይህ ሁኔታ ግን በ2001 ዓ.ም. ተሻሸለ፤ አሁን በሕንድ ጃሙና ካሽሚር ግዛት አንደኛ ደረጃ ታማሪ በሙሉ ካሽሚርኛን መማር ያስፈልጋል። በኢንተርኔት ላይ አንድ ጋዜጣ በካሽሚርኛ አለ። ጥቂት የካሽሚርኛ መጽሔቶች በመታተም ላይ ይገኛሉ። ኮሹር የካሽሚርኛ ትምህርቶች (ለእንግሊዝኛ) የካሽሚርኛ ትምህርቶች (ለእንግሊዝኛ) አንድ የካሽሚርኛ መጽሄት የካሽሚርኛ ውክፔዲያ አለ!"} {"id": "3157", "contents": "1983 አመተ ምኅረት መስከረም 23 ቀን - የጀርመን ዳግመኛ መወሐድ ተፈጸመ። ግንቦት 20 ቀን - መለስ ዜናዊ የኢትዮጵያ ሽግግር መንግሥት ፕሬዚዳንት ሆኑ። ሰኔ 18 ቀን - ስሎቬኒያ ነጻነቱን ከዩጎስላቪያ አገኘ። ነሐሴ 14 ቀን - ኤስቶኒያ ነጻነቱን ከሶቭየት ኅብረት አዋጀ። ነሐሴ 18 ቀን - ዩክሬን ነጻነቱን ከሶቭየት ኅብረት አዋጀ። ነሐሴ 21 ቀን - ሞልዶቫ ነጻነቱን ከሶቭየት ኅብረት አዋጀ። ነሐሴ 26 ቀን - ዑዝበክስታን ነጻነቱን ከሶቭየት ኅብረት አዋጀ። ጳጉሜ 3 ቀን - የመቄዶንያ ሬፑብሊክ ነጻነቱን ከዩጎስላቪያ አገኘ።"} {"id": "3295", "contents": "መጋቢት ፱፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻፹፱ነኛው ዕለት ሲሆን፤ የበጋ ወቅት ፸፬ተኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፻፸፯ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና በዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፻፸፮ ቀናት ይቀራሉ። ፲፰፻፶፫ ዓ/ም - ኢጣልያ በአንድ መንግሥት ተባበረ። ፲፱፻፯ ዓ/ም - በመጀመሪያው የዓለም ጦርነት እንግሊዞች በዳርዳኔል ቱርክ ላይ ሲወረሩ አልተከናወንም። ፲፱፻፵፭ ዓ/ም - በቱርክ የተከሰተ የመሬት መንቀጥቀጥ የ ፪መቶ፶ ሰዎችን ሕይወት አጠፋ። ፲፱፻፹፪ ዓ/ም - በምሥራቃዊ ጀርመን ለመጀመርያ ጊዜ የነጻ ምርጫ ተካሄደ።"} {"id": "10081", "contents": "አንሻን (ፋርስኛ: انشان ፣ ዘመናዊ ታል-ኢ ማልያን ኢራን) በዛግሮስ ተራሮች የተገኘ (29.9° N 52.4° E) ጥንታዊ የኤላም ዋና ከተማ ነበረ። በ1965 ዓ.ም. ከሥነ ቅርስ ምርመራዎች የተነሣ ሥፍራው ታል-ኢ ማልያን መሆኑ ታወቀ። ከዚያው አመት አስቀድሞ ቦታው ከዚያ ወደ ምዕራብ በመካከለኛ ዛግሮስ ሰንሰለት እንደ ነበር ይገመት ነበር። ይህ ኤላማዊ ከተማ እጅግ ጥንታዊ መሆኑ አይጠራጠርም፤ በጥንታዊው ሱመርኛ አፈ ታሪክ ኤንመርካርና የአራታ ንጉሥ መሠረት ከኡሩክ ወደ አራታ በሚወስድ መንገድ ላይ ይገኝ ነበር፤ ይህም መጻፍ የተለማበት ዘመን ያሕል እንደ ነበር ይባላል። በአንዳንድ ዘመን አንሻን ከሌሎች ትልልቅ የኤላም ከተሞች ጋራ ሲወዳደር የብዙ ኤላማዊ ስርወ መንግሥታት ምንጭ ሆነ። የአካድ ንጉሥ ማኒሽቱሹ አንሻንን እንዳሸነፈ ብሎ አስመዘገበ። በተከታዮቹ ሥር ግን የአካድ መንግስት በደከመበት ወራት (2013 ዓክልበ.)፣ የሱሳ ኗሪው አገረ ገዥ ኩቲክ-ኢንሹሺናክ እሱም የአዋን ሥርወ መንግሥት ተወላጅ ነጻነቱን ከአካድ አዋጀና አንሻንን ማረከ። (አንዳንድ ሊቃውንት ደግሞ 'አዋን'ና 'አንሻን' አንድ ቦታ እንደ ነበር የሚል ግምት አቅርቧል።) ከዚህ ቀጥሎ የላጋሽ ንጉሥ ጉዴኣ አንሻንን እንዳሸነፈ የሚል መዝገብ ቀረጸ። የኋለኛ ኡር ነገሥታት ሹልጊና ሹ-ሲን ደግሞ በአንሻን ላይ የራሳቸው አገረ ገዦች እንደነበሯቸው በጽላት ላይ ተጽፎ ይገኛል። ሆኖም የነሱ ተከታይ ኢቢ-ሲን በዘመኑ በሙሉ አመጽ በአንሻን ለመስበር ይታገል ነበር፤ በመጨረሻም ኤላማውያን በ1879 ዓክልበ."} {"id": "10135", "contents": "ኩሽ (ዕብራይስጥ፦כּוּשׁ) በኦሪት ዘፍጥረት ምዕ. 10 መሠረት ከኖህ ልጆች መካከል የካም በኩር ልጅ ነበረ። የኩሽ ልጆች ሳባ፣ ኤውላጥ፣ ሰብታ፣ ራዕማና ሰብቃታ ሲሆኑ ከዚህ በላይ የናምሩድ አባት ይባላል። የአይሁድ ታሪክ መምህር ፍላቭዩስ ዮሴፉስ (100 ዓ.ም. ገደማ) እንደ ጻፉት፣ «ከካም አራት ልጆች፣ እድሜ የኩሽን ስም ከቶ አልጎዳምና፤ እርሱ የነገሠባቸው ኢትዮጵያውያን ዛሬውም ቢሆን በራሳቸውና በእስያም ሰዎች ሁሉ ዘንድ 'ኩሻውያን' ይባላሉና።» ከጥንት ጀምሮ ታሪካዊው የኩሽ መንግሥት በአሁኑ ስሜን ሱዳን እንደ ኖረ ሊጠራጠር አይችልም። ይኸው ስያሜ ከቅድመኞቹ የግብጽ መዝገቦች ከ2 መንቱሆተፕ ዘመን (ከ2092 ዓክልበ.) ግድም ጀምሮ ታውቋል። በኋለኛ ዘመን «ኩሽ»ና የግሪክ ትርጉሙ Αιθιοπία (/አይቲዮፒያ/) ከሳህራ ደቡብ ላለው ምድር በሰፊው ይጠቀም ነበር። ደግሞ በአፍሪቃ ቀንድ ዙሪያ የሚኖሩት 'ኩሺቲክ ሕዝቦች' (ሶማሌ፣ አፋር፣ ኦሮሞ፣አገው፣ቅማንት፣ስልጤ፣ጉራጌ፣ሲዳማ፣ጋሞና ሌሎች) ይህን ስም ከዚሁ ኩሽ ተቀበሉ፤ ከተወላጆቹ መሃል ተቆጥረው ነው። አብዛኛው ጊዜ ኩሺቲክ የሚባሉ የቤጃ ሕዝብም ከኩሽ የደረሰ ልዩ የትውልድ ልማድ አላቸው። 1760 ዓ.ም. ያሕል ኢትዮጵያን የጎበኘው የስኮትላንድ መንገደኛ ጄምስ ብሩስ እንዳለው፣ «ሀበሾቹ ከድሮ ጀምሮ የተወረሰ ትውፊት አላቸው»፤ እሱም፦ ከማየ አይህ ቀጥሎ የካም ልጅ ኩሽ ከነቤተሠቦቹ በአባይ ወንዝ ላይ ተጉዘው ገና ሰዎች ሳይኖሩበት የአትባራ ሜዳ አገኙ። ከዚህም ሜዳ የኢትዮጵያን ደጋ አይተው ተነሡበትና አክሱምን ሠሩ። በኋላ ጊዜ ወደ ሜዳው ተመልሰው መርዌን ሠሩ። በብሩስ ዘመን የኖሩ አውሮፓዊ ሊቃውንት ግን ኩሽ ወደ አፍሪካ የገባ በባብ ኤል መንደብ እንደ ነበር ስለ አመኑ፣ ይህን ታሪክ አልተቀበሉም ነበር።."} {"id": "10147", "contents": "ሄሮዶቶስ ወይም ሄሮዶቱስ (ግሪክ፦ Ηρόδοτος) የጥንታዊ ግሪክ (492-433 ዓክልበ.) ታሪክ ጸሓፊ ነበረ። የታሪክ መረጃዎቹን በሥርዓት በመሰብሰብ እና በማቀናበሩ የታሪክ-አባት በመባል ይታወቃል። «ሂስቶሪያይ» (ታሪኮች) በሚባል ጽሑፍ (472 ዓክልበ. ገደማ) ሄሮዶቶስ ስለ «ኢትዮጵያ» ጥንታዊ መረጃ አቅርቧል። በሄሮዶቱስ አስተያየት ኢትዮጵያ ከኤለፋንቲን ደሴት (የአሁኑ አስዋን) ጀምሮ ከግብጽ ወደ ደቡብ የሚገኘው አገር ሁሉ ነው። በወርቅ፣ የዝሆን ጥርስና ዞጲ እንጨት ሀብታም አገር ነው። አንድ ዋና ከተማ በሜሮዌ አላቸው፤ እዚያ አማልክታቸው ዜውስ እና ዲዮናስዮስ ብቻ ናቸው ይላል። በፈርዖን 1 ፕሳምቲክ ዘመን (650 ዓክልበ. ገደማ) ብዙ የግብጽ ወታደሮች አገራቸውን ከደው በኢትዮጵያውያን መካከል እንደ ሰፈሩ ይላል። ከግብጽ 330 ፈርዖኖች፣ 18ቱ ኢትዮጵያውያን (ማለት የኩሽ ፈርዖኖች) ነበሩ ብሎ ጻፈ። ግዝረት ከሚፈጽሙት አገሮች አንድ መሆናቸውን ይመስክራል። የፋርስ ንጉሥ ካምቢስስ (570 ዓክልበ. ገደማ) ሰላዮችን ወደ ኢትዮጵያውያን እንደ ላከ ሄሮዶቶስ ይነግረናል። ጠንካራና ጠንኛ ሕዝብ አገኙ። ካምቢስስ ከዚያ ወደ ኢትዮጵያ ቢዘምትም በቂ ስንቅ ባለማዘጋጀታቸው ለሥራዊቱ በፍጹም አልተከናወነምና ቶሎ ተመልሱ።"} {"id": "10267", "contents": "ቁላ የወንድ ሩካቤ ስጋ መፈጻሚያ፡ የወንድ ሽንት መሽኚያ፡ ስሜተ ስጋ ነው። በደወል ውስጥ ድምጽ የሚያሰማ ክፍል ሌላው ደግሞ ቆላ፤መቁላት ከሚለው የመጣ ሲሆን ይህንንም ስያሜ ያገኘው የሴቷን ሃፍረተ ሥጋ እየገባ እየወጣ ስለሚያሻሽ ነው።"} {"id": "10279", "contents": "ዶ/ር ታዲዮስ ሙንኤ የመጀመሪያው የኢትዮጵያ ካንገት በላይ ስፔሻሊስት ነው። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "14911", "contents": "ለቤት ሳንቃ ለነገር ጠበቃ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ለቤት ሳንቃ ለሰው አለቃ"} {"id": "14917", "contents": "ለብልህ አይነግሩም ለንጉስ አይመክሩም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ለብልህ አይነግሩ ለንጉስ አይመክሩ"} {"id": "3523", "contents": "1963 አመተ ምኅረት መስከረም 25 - የብሩነይ ዋና ከተማ ባንዳር ብሩነይ ስም ወደ ባንዳር ሰሪ ቤጋዋን ተቀየረ። ሚያዝያ 11 - ሴየራ ሌዎን ነጻነት ከእንግሊዝ አገኘ። ጳጉሜ 4 - በአቲካ እስር ቤት ኒው ዮርክ ሁከት ተደረገ።"} {"id": "14935", "contents": "ለቸኮለ ሰው ዋንጫ አስጨብጠው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "13093", "contents": "ሸዋሮቢት፣ ሸዋ ሮቢት በማዕከላዊ ሰሜን ኢትዮጵያ በራያ ቆቦ አካባቢ የምትገኝ ከተማ ስትሆን የቀወት ወረዳ ዋና ከተማ ናት።"} {"id": "13123", "contents": "የኢትዮጵያን ባህላዊ ጌጣጌቶች ከወርቅ ብርና መሰል ብርቅ ማዕድናት እንዴት እንደሚሰሩ የሚያውቅና በተግባርም የሚተረጉም ምሁር አንጥረኛ ይባላል።"} {"id": "13129", "contents": "ግራዝማች ማለት በጥንቱ ዘመን ኢትዮጵያኖች ይጠቀሙበት የንበረው የማዕረግ አይነት ነው። ከባላምባራስ ከፍ ያለ ነው።"} {"id": "14983", "contents": "ለወሬ የለው ፍሬ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ብዙ ወሬ ከተግባር እንደሚቆጥብ የሚያሳይ ነው።"} {"id": "13171", "contents": "እንስራ ኢትዮጵያ ውስጥ ለውሃ መያዣ ለጠላ መጥመቂያ እንዲሁም ለጠጅ መጣያ የሚያገለግል ከሸክላ የሚሰራ አንገት ያለው ከስሩ ክብ የሆነ፣ ባብዛኛው ጠቆር ያለ መልክ ያለው እቃ ነው። በይዘቱ ከገንቦ ሲበልጥ ከጋን ይተልቃል። (እንሰራ ከጋን ስለሚያንስ እርማት አድርጉ)"} {"id": "15007", "contents": "የጊዜን ተነጻጻሪነት ያስረዳል። ዝምብ እድሜዋ አጭር ስለሆነ በርግጥም እያንዳንዱ ቀን ለሷ እንደ አመት ነው።"} {"id": "15013", "contents": "ለደደብ ማስረዳት ድንጋይ ቅቤ መቀባት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሁለቱም አይገባቸውም።"} {"id": "11791", "contents": "የፈረንሣይ ፕሬዚዳንቶች ፡ ሉዊ-ናፖሌኦን ቦናፓርት (1841-1845) አዶልፍ ትዬር (1863-1865) ፓትሪስ ደ ማክ ማሆን (1865-1871) ዡል ግሬቪ (1871-1880) ሳዲ ካርኖ (1880-1886) ዣን ካዚሚር-ፔሪዬ (1886-1887) ፌሊክስ ፎር (1887-1891) ኤሚል ሉቤ (1891-1898) አርማን ፋሊዬር (1898-1905) ሬሞን ፑዋንካሬ (1905-1912) ፖል ዴሻኔል (1912-1913) አሌክሳንድረ ሚየራን (1913-1916) ጋስቶን ዱሜርግ (1916-1923) ፖል ዱሜ (1923-1924) አልቤር ለብረን (1924-1932) ቪንሳን ኦሪዮል (1939-1946) ረኔ ኮቲ (1946-1951) ሻርል ደ ጎል (1951-1961) ዦርዥ ፖምፒዱ (1961-1966) ቫሌሪ ጊስካር ዴስቴን (1966-1973) ፍራንስዋ ሚቴራን (1973-1988) ዣክ ሺራክ (1988-1999) ኒኮላ ሳርኮዚ (1999 - 2004) ፍራንሷ ኦላንድ (2004-2009) ኤማንዌል ማክሮን (2009-)"} {"id": "15199", "contents": "ላለፈ ክረምት ቤት አይሰራም"} {"id": "50823", "contents": "የፀሐይ ግርዶሽ የሚከሰተው የተወሰነው የመሬት ክፍል በጨረቃ ጥላ ስር ሲዎድቅ ነው። መሬት፣ ጨረቃ እና ፀሐይ በአንድ መስመር ላይ ሆነው ሲቀመጡ፣ የፀሐይ ብርሃን በከፊል ወይም በሙሉ በጨረቃ ይጋረዳል። ይህ ሁኔታ መሬት ላይ የቀን ጨለማ ይፈጥራል። የፀሐይ ግርዶሽ አራት ዓይነቶች ሲኖሩት እነርሱም፦ ሙሉ የፀሐይ ግርዶሽ ማዕከላዊ የፀሐይ ግርዶሽ ከፊል የፀሐይ ግርዶሽ ድቅል የፀሐይ ግርዶሽ ኘኘጰጠጨ ከነከጨጠ ጨጠጨጨ ቆይ እስቲ ምን ታ***ችሁ ቡሽቲ!! የተጋረደችውን ፀሐይ በዓይን ማየት ቀላል ቢሆንም በዓይን ላይ ከፍተኛ ጉዳት ሊያደርስ ይችላል።"} {"id": "50865", "contents": "((መስሪቃ)) material የሚለውን የእንግሊዝኛ ቃል ተክቶ የገባ ሲሆን መስሪያ እቃ የሚል አንድምታ አለው"} {"id": "16081", "contents": "የእጅ አምባር በእጅ ላይ የሚጠለቅ የጌጣጌጥ አይነት ነው።"} {"id": "13309", "contents": "ባንግላዴሽ በእስያ የሚገኝ አገር ነው። ዋና ከተማው ዳካ ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "13321", "contents": "ጠፈር በኅዋ ውስጥ ተንጣሎ የሚገኘው ከመሬት ውጭ ያለው፣ አየር የሌለው ባዶ ቦታ ነው። ብርሃንንና መሰለ የኮረንቲና ማግኔት ማዕብልን ቢያስተላልፍም፣ በውስጡ ቁስ ስለሌለበት ድምጽንና መሰል ሜካልኒካል ሞገዶችን አያስተላልፍም። (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "16159", "contents": "1899 ዓ.ም ምንሊክና ጣይቱ ፲፰፻፸፯ አጼ ምንሊክ አጼ ምንሊክ በ1898 ዓ.ም. አጼ ምንሊክ በ1898 ዓ.ም. አጼ ምንሊክ በመጀመሪያ መኪናቸው አጼ ምንሊክ የመጀመሪያዋን መኪና ለመጀመሪያ ጊዜ ሲሞክሩ ፲፰፺፱ ዓፄ ምኒልክ ስለመኪና ገለጻ ሲደረግላቸው። (ታኅሣሥ ፳፪ ቀን ፲፰፺፱ ዓ/ም) ዓፄ ምኒልክ በፈረንሳይ አገር የቴክኖሎጂ ፌስቲቫል ፖስት ካርድ አጼ ምኒልክ ለአሜሪካውያን ግዣ ሲያደርጉ ፲፰፺፭ ዓ.ም. አጼ ምኒልክ በወልደጊዮርጊስ ቤተመንግስት ዓፄ ምኒልክ በጎንደር ሚኒሊክ ቤ/መንግስት 1899 ዓ.ም. ግብዣ በዓፄ ምኒልክ የግብዣ አዳራሽ ፲፰፹፭ በራስ መኮንን ቀብር ላይ በአድዋ ጦርነት ከጅቡቲ አዲስ አበባ ባቡር ሲያስተክሉ ስለ አድዋ ጦርነት የተሳለ (1927 ዓ.ም.)፡ ሰአሊው ያልታወቀ"} {"id": "16189", "contents": "ቀዳማዊ አጼ ይሥሓቅ በዙፋን ስማቸው \"ዳግማዊ ገብረ መስቀል\" ሲባሉ እ.ኤ.አ ከ1414-1429 የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት የነበሩ ናቸው። የቀዳማዊ አጼ ዳዊት ሁለተኛ ወንድ ልጅ ሲሆኑ የቀዳማዊ ቴዎድሮስ ታናሽ ወንድም ናቸው። በግብጽ ቆብጦች ላይ በሚካሄድው ዘመቻ ምክናያት ብዙ ኮብቶች ወደኢትዮጵያ በዚሁ ዘመን ተሰደዱ። ከነዚህ ውስጥ ፋቅር አል-ዳዋ የተሰኘው የግብጹ ማምሉክ ባለሟል ይገኝበታል። ይህ ባለሟል በይስሓቅ ግዛት ውስጥ ተሰሚነት በማግኘቱ የአገሪቱን የግብር ስርዓት በመለወጥ በግብጽ ማምሉኮች በሚሰራበት መልኩ እንዲሆን አድርጓል። የንጉሱንም አለባበስ በመቀየርና መስቀል እንዲይዝ በማድረግ ንጉሱ ከቀሪው ህዝብ ለየተ እንዲል አድርጓል። በኋላም በራሳቸው በግብጽ እስላሞች መካከል በተነሳ ጠብ የቁስ ክፍለ ሃገር ገዢ የነበርው አሚር አል-ቱንቡጋ አል-ሙፍሪቅ በአጼ ይስሓቅ መንግስት ባለሟልነትን አግኝቶ በኋላ የንጉሱ ሰራዊት እንዲሻሻል አድርጓል። ይህ ግብጻዊ ለኢትዮጵያው ሰራዊት ካስተዋወቃቸው ነገሮች ውስጥ የእሳት ችቦ መወርወሪያ ዘዴንና የሻሞላ ውጊያን ይይዛሉ። እንደ ታሪክ አጥኝው ጅ.ቢ.ኸንቲንግፎርድ አባባል ከሆነ የኢትዮጵይ ነገስታት ቋሚ ዋና ከተማ ማድረግ ያቆሙት በዚሁ ንጉስ ዘመን ነበር። ከአክሱም ነገሥታት በኋላ የመጀመሪያውን ከአውሮጳውያን መሪወች ጋር ግንኙነት ያደረገው ይሄው ንጉስ ነበር። ለምሳሌ ለአራጎን መሪ ለነበርው አልፎንሶ አምስተኛ በ1428 ዓ.ም. በእስላሞች ላይ የተባበረ ሃይልን ለመመስረት ደብዳቤ ልኳል። በዚሁ ደብዳቤ የጋብቻን ነገር ያወሳ ሲሆን ህጻኑ ዶን ፔድሮ ከእጅ ጥበብ አዋቂወች ጋር ወደ ኢትዮጵያ መጥቶ የይስሓቅን ሴት ልጅ እንዲያገባ ያትታል። አልፎንሶ ለይስሓቅ የመለሰለት ደብዳቤ ባይገኝም ለይስሓቅ ተከታ ለአጼ ዘርዓ ያዕቆብ በ1450 በደረሰ ደብዳቤ ደህንነታቸው እስከተጥበቀ ድረስ እጅ ጥበበኞችን በደስታ ወደኢትዮጵያ እንደሚልክና ከአሁን በፊት የላካቸው 13 ጥበበኞቹ በመንገድ ላይ እንደጠፉ ሳይጠቅስ አላለፈም። በኒሁ ንጉስ ዘመን በፈላሾች በተነሳ አመጽ ምክንያት ንጉሱ ወደወገራ ዘምተው አመጸኞቹን ኮሶጌ ላይ በማሸነፍ አመጹን አረገቡ። በዚያውም ደብረ ይሥሓቅ የተሰኘውን ቤተክርስቲያን ለድሉ ማስታወሻ ኮሶጌ ላይ አሰሩ። ."} {"id": "51009", "contents": "ባቢሎን በሳሎን ከታህሳስ 17፣ 2002 ጀምሮ በኢትዮጵያ ብሔራዊ ተአትር ለዕይታ የበቃ የኮመዲ ዘውግ ያለው የውድነህ ክፍሌ ድርሰት ሲሆን አዘጋጁ ደግሞ ተስፋዬ ገብረሐና ናቸው። በሕዝቡ ጥያቄ መሠረት በድጋሚ ወደ መድረክ መጋቢት 18 ቀን 2011 ዓ.ም ተመልሶም ነበር። ውብሸት እና ትዝታ አብሮ መኖርም ሆነ መለያየት ያልሆነላቸው ባልና ሚስት ናቸው። አንዱ የሌላውን እልህ ለማስወጣት ተግቶ እንቅልፍ ያጣል። በግድግዳ በከፈሉት ሳሌናቸው ውስጥ ተፈላጊነታቸውን እና ተደማጭነታቸውን ለማወጅ የቅናት የእልህ ጦር ይመዛሉ። ለማየሁ ታደሰ ሉሌ አሻጋሬ እመቤት ወልደገብርኤል (ራሄል ተሾመ) ህንፀተ ታደሰ እንድሪስ አህመድ ስናፍቅሽ ተስፋዬ ፍቃዱ ከበደ ዳንኤል ተገኝ ^ ሀ ለ \"Ethiopian National Theatre\" (በen). ^ \"Ethiopian National Theatre\" (በen)."} {"id": "18823", "contents": "መጋቢት ፳፬፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪፻፬ኛው ዕለት ሲሆን፤ የበጋ ወቅት ፹፱ ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፻፷፪ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፻፷፩ ቀናት ይቀራሉ። ፳፻፲ ዓ.ም. - ዶ/ር ዓቢይ ኣሕመድ የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ሆኑ። ፲፮፻፸፪ ዓ/ም - ድፍን የፀሐይ ጋረዶ በኢትዮጵያ ላይ አለፈ፣ ፀሐይ ጨለመች። ፲፱፻፳፪ ዓ/ም - የኢትዮጵያ መንግሥት አልጋ ወራሽና ባለሙሉ ሥልጣን እንደራሴ፣ ንጉሥ ተፈሪ መኮንን ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ተብለው በንጉሠ ነገሥት ዙፋን ተቀመጡ፡፡ ፲፱፻፵ ዓ.ም - የእንስሳት ሕክምና ባለሙያውና የግዕዝ ፊደላትን በኮምፕዩተር ለመጀመሪያ ጊዜ መጠቀም እንዲቻል ያደረጉት ምሁር ዶ/ር ኣበራ ሞላ በዚህ ዕለት ተወለዱ። ፲፱፻፳፪ ዓ/ም - ንግሥተ ነገሥታት ዘውዲቱ በነገሡ በአሥራ ሦሥት ዓመት ተኩል በ፶፬ ዓመት ዕድሜያቸው ዐረፉ። የሞታቸው ዜና እንደተሰማም በከተማው የሐዘን ጥላ አጠላበት። አባታቸው ዳግማዊ ዓፄ ምኒልክ በተቀበሩበት በታዕካ ነገሥት በዓታ ቤተ ክርስቲያን ተቀበሩ። ፲፱፻፺፯ ዓ/ም - የካቶሊኩ ሊቀ ጳጳስ ዳግማዊ አቡነ ዮሐንስ-ጳውሎስ በ፹፬ ዓመት ዕድሜያቸው አለፉ። መርስዔ ኀዘን ወልደ ቂርቆስ፣ ዕለታዊ የታሪክ ድርጊት - የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን የመጀመሪያው ፓትሪያርክ (፲፱፻፶፩ ዓ/ም)"} {"id": "18829", "contents": "መጋቢት ፳፰፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪፻፰ኛው ዕለት ሲሆን፤ የፀደይ (በልግ)ወቅት ፫ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፻፶፰ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፻፶፯ ቀናት ይቀራሉ። ፲፱፻፳፪ ዓ/ም - የብሪታንያ ቅኝ ገዚዎች በሕንድ ሕዝብ ላይ ጭነውት የነበረውን የ’ጨው ቀረጥ’ ሕዝቡ በማህተማ ጋንዲ መሪነት በሠላማዊ ሰልፎች መቃወሙን ቢያሳይም ትግሉ አልተሳካለትም ነበር። ነገር ግን ጋንዲ ወደ ጨው-ባሕር ወርደው ከባሕር ውሐ ጨው በነጻ ማውጣት በመቻላቸው ቅኝ ገዥዎቹ እስከዚያ ጊዜ ድረስ በሕዝቡ ላይ አውጀውት የነበረውን የጨው ፍብረካ ባለቤትነት የግዳጅ ቀንበር ሰብሮታል። ፲፱፻፴፫ ዓ/ም - ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ከስደት ዘመን በኋላ በኢትዮጵያ አርበኞች ትግል እና በብሪታኒያ ሠራዊት እርዳታ የጣሊያንን ሠራዊት ድል እየመቱ ደብረ ማርቆስ ከተማ ገቡ፡፡ በምሥራቅ ኢትዮጵያ የተንቀሳቀሱ አርበኞችም አዲስ አበባን በዚሁ ዕለት ያዙ፡፡ ፲፱፻፹፮ ዓ/ም - የርዋንዳ እና የቡሩንዲ ፕሬዚዳንቶች አብረው የተሳፈሩበት አየር ዠበብ በርዋንዳዋ ርዕሰ ከተማ ኪጋሊ አካባቢ ላይ በደረሰበት አደጋ ሁለቱም ፕሬዚናንቶች ሞተዋል። http://www.ethiopianreporter.com ኪንና ባህል፡ ሳምንቱ በታሪክ (እንግሊዝኛ) http://www.thepeoplehistory.com/april6th.html"} {"id": "18883", "contents": "ሚያዝያ ፫፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪፻፲፫ኛው ዕለት ሲሆን፤ የፀደይ (በልግ)ወቅት ፰ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፻፶፫ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፻፶፪ ቀናት ይቀራሉ። ፲፰፻፷ ዓ/ም - የስቅለት ዓርብ ዕለት በ ሎርድ ናፒዬር የሚመራው የእንግሊዝ ሠራዊት እና የዓፄ ቴዎድሮስ ሠራዊት በመቅደላ ተራራ ሥር በምትገኘው እሮጌ በምትባል ሥፍራ ላይ ጦርነት ገጥመው የዓፄ ቴዎድሮስ የጦር አዛዥ የነበሩት ፊታውራሪ ገብርዬ ሞቱ። ፲፱፻፵፬ ዓ/ም - የአዲስ አበባው ሊሴ ገብረ ማርያም ትምሕርት ቤት ተመረቀ፡፡ ፲፱፻፷ ዓ/ም - የአሜሪካ ፕሬዚደንት ሊንደን ጆንሰን ጥቁር አሜሪካውያን ላይ የነበረውን የመኖሪያ ቤት ጭቆና ሕገ-ወጥ የሚያደርግ የሰብዓዊ መብት ሕግ አጽድቀው ፈረሙ። ፲፱፻፷፭ ዓ/ም - የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት መንግሥት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር የነበሩት ዶክቶር ምናሴ ኃይሌ ስለ ጋራ ጉዳዮች ለመወያየት የሰሜን አፍሪቃ አገሮችን መጎብኘት ጀመሩ። ፲፱፻፸፩ ዓ/ም - በታንዛኒያ መንግሥት ድጋፍ የተንቀሳቀሱ የኡጋንዳ ታጋዮች የአገሪቱን በትረ-ሥልጣን ከአምባ ገነኑ ኢዲ አሚን እጅ ፈልቅቀው ጨበጡ። አሚን ሸሽቶ ወደሊቢያ ኮበለለ። ፲፰፻፷ ዓ/ም - የዓፄ ቴዎድሮስ የጦር አዛዥ የነበሩት ፊታውራሪ ገብርዬ ከእንግሊዝ ሠራዊት ጋር በተደረግ ውጊያ እሮጌ ላይ ሞቱ። ፲፱፻፫ ዓ/ም - የልጅ ኢያሱ ሞግዚት የነበሩትራስ ቢትወደድ ተሰማ ናደው አልፈው በደብረ ሊባኖስ ተቀበሩ። (እንግሊዝኛ) http://www.thepeoplehistory.com/april12th.html መርስዔ ኀዘን ወልደ ቂርቆስ፣ ዕለታዊ የታሪክ ድርጊት - የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን የመጀመሪያው ፓትረያርክ (፲፱፻፶፩ ዓ/ም)"} {"id": "15655", "contents": "አማርኛ ፦ ሥርዓተ ነጥቦች በወረቀት ላይ የሰፈረ ሐሳብ (ቋንቋ) መልእክቱ ግልጽ ሆኖ እንዲተላለፍ ሥርዓተ - ነጥቦች የጎላ ድርሻ አላቸው። በጽሑፍ ላይ ነጥቦችን አስተካክሎ ካለመጠቀም የተነሳ ዐረፍተ ነገሮችን ያሻማሉ፤ መልእክቶች ይዛባሉ፤ ሐሳቦች ይድበሰበሳሉ። ስለዚህ ሐሳቦችን ግልጽ በሆነ መልኩ በጽሑፍ ለማስተላለፍም ሆነ የተጻፈውን መልእክት በትክክል አንብቦ ለመረዳት ሥርዓተ - ነጥቦችን እና አገልግሎታቸውን በሚገባ ማወቅ ተገቢ ይሆናል። ብዙዎቻችን ከሁለት ነጥብና ከአራት ነጥብ በስተቀር ሌሎቹን ሥርዓተ - ነጥቦች በሚገባ አንጠቀምም። ለምሣሌ አንዱ ድርብ ሠረዝ (፤) የሚጠቀምበትን ቦታ ሌላው ነጠላ ሠረዝ (፣)/(፥) ይጠቀማል፤ እንዲሁም አንዱ ትእምርተ - ጥያቄ (?) የሚጠቀምበትን ቦታ ሌላው ትእምርተ - አንቅሮን ይጠቀማል። ወጥ የሆነ የአጠቃቀም ስርዓት አይታይም። በርግጥ አንዳንዴ ድርብ ሠረዝን መጠቀም አለመጠቀም የምርጫ ጉዳይ ሊሆን ይችላል። ሐሳቦች ተደራርበው ወይም ተጣምረው እንዲቀርቡ የፈለገ ሰው ድርብ ሠረዝን ተጠቅሞ ሐሳቦቹን በአንድ ዐረፍተ ነገር ሊያጠቃልል ይችላል። በአንጻሩ ደግሞ ሐሳቦቹን ቆራርጦ የተለያዩ ዐረፍተ ነገሮች በማድረግ ለየብቻቸው ሊያቀርብ የፈለገ ሰው አራት ነጥብን መጠቀም ይችላል። ዞሮ ዞሮ የሥርዓተ - ነጥቦችን አጠቃቀም ማወቅ ተገቢ ነው። በአሁኑ ጊዜ በአማርኛ ቋንቋ ውስጥ በማገልገል ላይ የሚገኙት ሥርዓተ - ነጥቦች የሚከተሉት ናቸው። 1.1 አንድ ነጥብ (.) አንድ ነጥብ (.) በግእዝ ነቁጥ ይባላላል። በአማርኛ ደግሞ <<ይዘት>> ተብሎ የሚጠራ ሲሆን በሦስት የተለየ መልክ ያገለግላል፡፡ 1.1 ቃላትን በምህፃረ - ቃል አሳጥሮ ለመጻፍ የሚያገለግል ሲሆን ሁለት የተለያዩ ሥርዓቶችን ይከተላል። ሀ."} {"id": "17233", "contents": "ባል ነበር ይቻል ነበር የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "17251", "contents": "መጽሐፍን በሽፋኑ አትገምት"} {"id": "17275", "contents": "ተለማማጭ አልማጭ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሚለማመጥ ሰው ስራ አይወድም"} {"id": "17281", "contents": "ተሌባ ሌባ ቢሰርቀው ምን ይደንቀው የአማርኛ ምሳሌ ነው። ከሌባ ሌባ ቢሰርቀው ምን ይደንቀው"} {"id": "17299", "contents": "ዋናው መጣጥፍ: ሃሪ ፖተር ክፍል አንድ (ፊልም) ዋናው መጣጥፍ: ሃሪ ፖተር ክፍል ሁለት (ፊልም) ዋናው መጣጥፍ: ሃሪ ፖተር ክፍል ሦስት (ፊልም) ዋናው መጣጥፍ: ሃሪ ፖተር ክፍል አራት (ፊልም) ዋናው መጣጥፍ: ሃሪ ፖተር ክፍል አምስት (ፊልም) ዋናው መጣጥፍ: ሃሪ ፖተር ክፍል ስድስት (ፊልም) ዋናው መጣጥፍ: ሃሪ ፖተር ክፍል ሰባት (ፊልም)"} {"id": "19399", "contents": "መደብ [[የአፍሮ-እስያ ቤተሰብ] የሚካለል ቋንቋ ነው። ሀዲይኛ የራሱ የሆነ ፊደላት አሉ ከቅርብ ጊዜ ወዲህም ሀዲይኛ ከሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች እስከ ዩንቬርስቲ ድረስ ለመማሪያነት ራሱን የቻለ ቋንቋ ሆኖ መቅረብ ችሏል። (ይህ ቋንቋ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "16573", "contents": "ቀንና ጨርቅ ያልቃል ብልህ ያውቃል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "13627", "contents": "ሻምበል በላይነህ የኢትዮጵያ ታዋቂ ዘፋኝ ሲሆን ብዙ ባህላዊ የሙዚቃ ስራወችን በማቅረብ ይታወቃል።"} {"id": "13669", "contents": "አቦነሽ አድነው የኢትዮጵያ ታዋቂ ዘፋኝ ስትሆን ብዙ ዘመናዊ የሙዚቃ ስራዎችን በማቅረብ ትታወቃለች። ፲፱፻፺፮ ዓ.ም. ባህሌን"} {"id": "17329", "contents": "ተመርቄያለሁ ብለህ ከተረገመ አትዋል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ተመረቅሁ ብለህ ከተረገመ አትዋል"} {"id": "17347", "contents": "ተረታን እንዳይሉ ይግባኝ ይላሉ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ይግባኝን የሚገልጽ"} {"id": "17353", "contents": "ተርጅናና ተሞት ቢሸሹ አያመልጡ የአማርኛ ምሳሌ ነው። እርጅናና ሞት ለሁሉም የማይቀሩ ናቸው"} {"id": "19501", "contents": "ነበረ እንጂ ይኖራል የሚባል ፍጡር የለም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "19507", "contents": "ነቢይ ቢኖር በከበረ ነበር የአማርኛ ምሳሌ ነው። ነቢይ ቢኖር በከበረ ነበር == ትርጉሙ =="} {"id": "19513", "contents": "ነብር አየኝ በል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዋ! ወይንም ማስጠንቀቂያ ወይንም ማስፈራሪያ"} {"id": "13723", "contents": "ሌላ እደግሞታለሁ (7)አለቃ ገብረ ሀና እጅግ በጣም ታዋቂና በነገር እንደማይሸነፉ በብዛት ሲወራ ሰምቻለሁ አንድ ወጣት ኮረዳ ግን እንዳሸንፈቻቸው ይነገራል እስቲ .. አለቃ ወደመንገድ ሲሂዱ ይመሽባቸውና ወደሰው ቤት ጎራ ብለው የመሸብኘ መንገደኛ ነኝ ብለው ይጠይቃሉ። ባለቤቶቹም ቤት ለንግዳ ብለው ያስገቧቸዋል። ምግብ በላልተው መኝታ ደረሰ። አለቃ አይናቸው ቁልጭ ቁልጭ ሲል ኮረዳዋ «አለቃ ምን ፈለጉ?» ስትላቸው ልጄ ጎኔን የማሳርፈበት ነገር አምጪልኝ አሏት። እሷም እሺ ብላ አንድ የበግ አጎዛ ሰጠቻቸው። እሳቸውም «ምነው ልጄ ይህቺ ትበቃኝ» ሲሏት፤ «እሷን ሲጨርሱ ሌላ እደግምዎታለሁ» አለች ይባላል።"} {"id": "13729", "contents": "አለቃ ግ/ረኃና በጣም አጭር - ድንክዬ ሰው ናቸው (14)ሚስታቸው ወይዘሮ ማዘንጊያሽ ደግሞ ሲበዛ 1ሜትር ከ80 ናቸው። መንገድ ውለው ወደቤታቸው ሲመለሱ ወይዘሮ ማዘንጊያሽ ሠማዩን አይተው አለቃ ዝናብ ሊዘንብ ነው መሰለኝ ይሏቸዋል። ከዚያ አለቃ ከኋላቸው ኩስ ኩስ እያሉ ሲመልሱላቸው! «እኔ ምን አውቃለሁ ለሰማዩ ቅርቡ አንቺ ነሽ» አሏቸው ይባላል።"} {"id": "19543", "contents": "ነገር በመልከኛ ጠላ በመክደኛ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "15805", "contents": "ውርዴ በግብረ-ስጋ የሚተላለፍ የባክቴሪያ በሽታ ነው። ውርዴ ከሰው ወደ ሰው የሚተላለፈው የውርዴውን ቁስል በቀጥታ ከነኩት ነው። ውርዴ ብዙ ምልክቶች ሲኖሩት፣ የሌላ በሽታ ምልክቶች ሊመስሉና ሊያታልሉም ይችላሉ። ውርዴ ሦስት ደረጃ ኣሉት። 1ኛ ደረጃ፦ በተጋባ ከ10 እስከ 90 ቀናት ባሉት ውስጥ የበሽታው የመጀመሪያ ምልክቶች ይታያሉ። የውርዴ ቁስል ይወጣል፣ ካልታከመም የውርዴው ቁስል እየባሰ ይሄዳል። 2ኛ ደረጃ፦ በማንኛውም ቦታ ከቆዳ ላይ ቀይና ፍም የመሰለ ነገር ይወጣል። ግን ምንም የማሳከክ ስሜት የለበትም። ካልታከመ በሽታው እየባሰ ይሄዳል። 3ኛና የመጨረሻው ደረጃ፦ ከውጭ ያሉት ምልክቶች ሁሉም ይጠፋሉ። የበሽተኛው ገላ ስሜት መጥፋት ይጀምራል፣ ከኣእምሮ ድክመትም ይደርሳል፣ የኣካላት ማንቀሳቀስም ሊያቅት ይጀምራል። ሕክምና ካላገኘ ውርዴ ሞትን ያስከትላል። ሕክምና፦ በመጀመሪያ ደረጃ የሚገኝ ውርዴ በቀላሉ ሊታከምና ሊድን ይችላል። ግን በሓኪም ትእዛዝ እንጂ ከፋርማሲ ማንም ሰው የሚገዛቸው መድሓኒቶች ባክተሪያውን ሊያጠፉት ኣይችሉም። ሓኪም የሚያዝዘው መድሓኒት ውርዴውን ቢያጠፋውም እንኳን በኣካል ላይ ለደረሰውጉዳትና ጠባሳ ለማከም ኣይቻል ይሆናል። መከላከያው፦ ውርዴን መከላከል ይቻላል። እንደ ሌሎች የግብረ- ስጋ (ኤስቲዲ) በሽታዎች ውርዴም ከግብረ-ስጋ ፈጽሞ በመገለል፣ ወይም ሕመሙ ከሌለበት ሰው ብቻ ግብረ-ስጋን በመፈጸም ለመከላከል ይቻላል። ኮንዶምን በመጠቀም ግን ሕመሙን ለመከላከል ኣይቻልም።"} {"id": "13759", "contents": "ቢሻን እንበላለን ቢሻን እንጠጣለን (39)በሀገራችን እንደተለመደው ድግስ ካለ ቄሱም ሼሁም ሁሉም እንደየሀይማኖቱ ይጠራሉ። አዝማሪዎችም አይቀሩም። ስለዚህ የአለቃ ግዳጅ አንዱ ድግስ መሄድ ነው። ሴትየዋ ያው እንደነገሩ አሸር ባሸር የሆነ ድግስ ብጤ አድርጋ ኖሮ አለቃ ወጡም ቅጥንጥን ጠላውም ውሀ ውሀ ብሎባቸው ኖሯል። ደጋሽ መጥታ አለቃ ይብሉ እንጂ ትላለች። አለቃም «የመጣንበትን ቢሻን እንበላለን ቢሻን እንጠጣለን» ብለው የልባቸውን ተናገሩዋ ድግሱን የፈቀዱ መስለው። /ቢሻን፤ በኦሮምኛ ውሃ ማለት ነው/"} {"id": "19579", "contents": "ነገር ከፊቱ ዱቄት ከወንፊቱ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "16699", "contents": "ቅማል እንኳን ካቅሟ ጥብጣብ ታስፈታለች የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሁሉም የማይናቅ ሃይል አለው"} {"id": "15913", "contents": "በቀላሉ ለመመርምር የማይመቹ ተደጋጋሚ የሆኑ ፈንክሽኖችን ወይም ደግሞ መልዕክቶችን ወደ ቀላል የሳይን እና ኮሳይን (አቅጣጫዊ ኤክስፖኔንሻልስ) (complex exponential) ተርገብጋቢ ድምሮች የምንቀይርበት መንገድ ፎሪየር ዝርዝር (Fourier Series) ይባላል። እነዚህ ድርድሮች ለአለም የተበርከቱት በፈረንሳዊው ዮሴፍ ፎርየር(1768 - 1830 አ.ም.) ሲሆን የፈጠራው ምክንያትም \"ሙቀት በብረት ምጣድ እንዴት ይተላለፋል?\" ብሎ ለጠየቀው ጥያቄ የፎርየር ዝርዝር መልሱን ስላስገኘለት ነበር። ፎሪየር ባደረገው ጥናት የሙቀቱ ፎርሙላ ፓርሺያል ዲፈረንሻል ኢኩዌዥን ። ከፎሪየር በፊት ለሙቀቱ ፎርሙላ አጠቃላይ መልስ አልተገኘለትም ነበር ምንም እንኳ ለተወሰኑ ጥያቄወች መልስ ቢገኝላቸውም (ለምሳሌ የሙቀቱ ምንጭ የተወሰነ ባህርይ ካሳየ በተለይ የሳይን ወይም ኮሳይን ሞገድ ከሆነ። እነዚህ ቀላል መልሶች በአሁኑ ጊዜ የአይገን መልሶች ይሰኛሉ። የፎሪየር ዋና ሃሳብ እንግዲህ የተወሳሰቡ የሙቀት ምንጮችን መልሳቸው በሚታወቁት የ ሳይንና ኮሳይን ሞገዶች ድርብርቦሽ (superposition) ወይም ቀጥተኛ ውህድ ( linear combination) መተካት ነበር። ውስብስቦቹ ጥያቄወች በቀላሎቹ ከተተኩ በኋላ፣ ለተተኪወቹ ቀላል ጥያቄወች የተገኙትን ቀላል መልሶች እንደገና በቀጥተኛ ውህድ መንገድ ከተደመሩ በኋላ ክፎሪየር በፊት እምቢ ያሉት የሙቀት ጥያቄወች መልስ አገኙ። ይህ እንዲህ የተገኘው የአይገን መልሶች ድርብርቦሽ ወይም ቀጥተኛ ውህድ የፎሪየር ዝርዝር(Fourier Series) ተባለ። እርግጥ በመጀመሪያ ጊዜ የፎሪየር ዝርዝር አስፈላጊ የሆነበት ምክንያት የሙቀቱን ጥያቄ መልስ ለመስጠት ቢሆንም፣ ጠበብት ወዲያውኑ ይህ ድንቅ መንገድ ለተለያዩ ሂሳባዊና ስነ-ተፈጥሯዊ ጥያቄወች መልስ እንደሚያስገኝ ተገነዘቡ። በአሁኑ ጊዜ የፎሪየር ዝርዝር ለኤሌክትሪክ ምህንድስና፣ ኮምፒዩተር ምህንድስና፣ርግብጋቤ ጥናት፣ ድምጽ ጥናት፣ ብርሃን ጥናት፣ መልክት ጥናት፣ ፎቶ ጥናት፣ ኳንትም ጥናት፣ ንዋይ ጥናት፣ ወዘተ...."} {"id": "16765", "contents": "ኮርሲካኛ (corsu /ኮርሱ/) በኮርሲካ ደሴት (የፈረንሳይ ደሴት በሜድትራኒያን ባሕር) የሚሰማ ቋንቋ ሲሆን የተነሣ ከጣልኛ ነበር። የኮርሲካኛ ውክፔዲያ አለ! (ይህ ቋንቋ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "15973", "contents": "ሴትየዋ እንደፈራሁት ተቀደደብኝ አለች የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "15979", "contents": "ስም ከመቃብር በላይ ይቆማል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሰው ልጅ ስም የማያልፍ እንደሆነ የሚያስገነዝብ"} {"id": "16003", "contents": "ሸማን በውሀ ሰውነትን በንስሀ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሁለቱን ለማጽዳት እነዚህ ያስፈልጋሉ።"} {"id": "17833", "contents": "ጥር ፲፬ ቀን፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻፴፬ ኛው ዕለት ሲሆን ፲፱ ኛው የበጋ ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በዘመነ ዮሐንስ ፪፻፴፪ ዕለታት ሲቀሩ፤ በዘመነ ማቴዎስ፤ ማርቆስ እና ሉቃስ ደግሞ ፪፻፴፩ ዕለታት ይቀራሉ። ፲፰፻፲፮ ዓ/ም በቀድሞዋ 'ጎልድ ኮስት' (አሁን ጋና) የአሻንቲ ብሔረሰብ ሠራዊት የእንግሊዝን ሠራዊት በውጊያ አሸንፈው በአፍሪቃአኅጉር፣ የነጭ ቅኝ ገዥ ሠራዊትን በማሸነፍ የመጀመሪያው ብሔረሰብ ሆኑ።። ፲፰፻፸፩ ዓ/ም በዛሬዪቷ ደቡብ አፍሪካ በእንግሊዝ ሠራዊት እና በዙሉ ብሔረሰብ መኻል በተካሄደው የ'ኢሳንድልዋና'(Battle of Isandlwana) ውጊያ ዙሉዎች አሸናፊ ሆኑ። ፲፱፻፷፪ ዓ/ም የቦይንግ 'ጃምቦ ጄት' በመባል የሚታወቀው ቢ ፯፻፵፯ (Boeing 747) አየር ዠበብ ለመጀመሪያ ጊዜ ተሳፋሪ መንገደኞችን ጭኖ ከኒው ዮርክ ኬኔዲ ዓየር ጣቢያ ተነስቶ ሎንዶን ሂዝሮው ዓየር ጣቢያ አረፈ። ፲፱፻፷፫ ዓ/ም በአገር ውስጥ በረራ ከባህር ዳር ወደ ጎንደር በመብረር ላይ የነበረውን የኢትዮጵያ አየር መንገድ DC-3 አየር ዠበብ በአራት የኤርትራ ነጻነት ግንባር አባላት ተጠልፎ ሊቢያ ውስጥ ቤንጋዚ ከተማ አረፈ። ፲፱፻፷፫ ዓ/ም - የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት መንግሥት የመገናኛ ሚንስትር፣ ልጅ እንዳልካቸው መኮንን፤ ኡ ታንትን ተክተው የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዋና ፀሐፊ ለመሆን በምርጫው እንደሚሣተፉ ጋዜጣዊ መግለጫ በመስጠት እጩነታጨውን ይፋ አደረጉ። ፲፰፻፺፫ ዓ/ም በታላቋ ብሪታኒያ እና አየርላንድ ንጉዛት ዙፋን ላይ ለ ስድሳ አራት ዓመታት የነገሡት ንግሥት ቪክቶርያ በተወለዱ በ ፹፪ ዓመታቸው አረፉ። (እንግሊዝኛ) http://en.wikipedia.org/wiki/January_20"} {"id": "17881", "contents": "የካቲት ፩ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻፶፩ ኛው ዕለት ሲሆን፤ የበጋ ወቅት ፴፮ ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፪፻፲፭ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፪፻፲፬ ቀናት ይቀራሉ። ፫፻፹፮ ዓ/ም - በክርስትና ሃይማኖት የተከሰቱትን ተቃራኒ ትምህርቶች በጉባኤ ለመወሰን የቁስጥንጥንያው ንጉሥ ቀዳማዊ ቴዎዶስዮስ ባስተላለፈው ጥሪ መሠርተ ፩፻፶ ሊቃውንት፣ ኤጲስ ቆጶሳት በቁስጥንጥንያ ጉባኤ ተሳትፈው መቅዶንዮስን፤ አፖሊናሪዮስን እና ሌሎችን መናፍቃንን አወገዙ። ፲፱፻፵፬ ዓ/ም - በታላቋ ብሪታኒያ እና ሰሜን አየርላንድ ንጉዛት ልዕልት ኤልሳቤጥ አባታቸው ንጉሥ ጆርጅ ሳድሳዊ ሲያርፉ ዙፋኑን ተቀብለው ዳግማዊት ንግሥት ኤልሳቤጥ ሆኑ። መርስዔ ኀዘን ወልደ ቂርቆስ፣ ዕለታዊ የታሪክ ድርጊት - “የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን የመጀመሪያው ፓትረያርክ” (፲፱፻፶፩ ዓ/ም) አባ ጎርጎርዮስ፣ \"የቤተ ክርስቲያን ታሪክ በዓለም መድረክ\"፣ ትንሣዔ ዘጉባኤ ማተሚያ ቤት (፲፱፻፸፰ ዓ/ም) (እንግሊዝኛ)http://news.bbc.co.uk/onthisday/hi/dates/stories/february/8/newsid_2536000/2536619.stm"} {"id": "19807", "contents": "ግንቦት ፳፪ ቀን፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪፻፷፪ኛው ዕለት ሲሆን፤ የፀደይ (በልግ)ወቅት ፶፯ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፻፬ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፻፫ ቀናት ይቀራሉ። ፲፱፻፶፰ - ዓ/ም የቀድሞው የኮንጎ ጠቅላይ ሚኒስትር ኤባሪስቴ ኪምባ እና ሌሎችም የፖለቲካ ሰዎች በአምባገነኑ ፕሬዚደንት ዮሴፍ ሞቡቱ ትዕዛዝ በሕዝብ ፊት በሞት ተቀጡ። ፲፱፻፶፱ ዓ/ም - የናይጄሪያ ምሥራቃዊ ክፍል ቢያፍራ መገንጠሏን ስታውጅ በሁለቱ መካከል ለተለኮሰው የእርስ በእርስ ጦርነት መነሻ ምክንያት ሆነ። ፲፱፻፷፮ ዓ/ም - በኢትዮጵያ ሕዝባዊ አመጽ ቆስቋሽነት የተሠየመው የሙስና እና የሥልጣን በደል መርማሪ ሸንጎ ሥራውን የሚመራበት ሕግ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጸደቀ። (እንግሊዝኛ) http:// http://en.wikipedia.org/wiki/May_30 (እንግሊዝኛ) P.R.O., FCO 371/1829 - ANNUAL REVIEW FOR ETHIOPIA FOR 1974"} {"id": "17965", "contents": "ተደብቃ ትጸንሳለች በሰው ስብሳብ ትወልዳለች የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "17971", "contents": "ተጄ በጉንጬ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "17977", "contents": "ተጋፊ ውሀ አሻቅቦ ይፈሳል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "18019", "contents": "ተጎንብሶ የሚበላን ተኝተህ ቀላውጠው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "16915", "contents": "ፈረሰኛ ሲሮጥ እግረኛን ምን አቆመው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "52341", "contents": "ይህ መጣጥፍ ምንጮችን እና ተጨማሪ ዝርዝሮችን ይፈልጋል፣ ግን አዲስ በመሆኑ ሁለት ቀናት ያስፈልገዋል ሰርጌይ ቪክቶሮቪች ላቭሮቭ (ሩሲያኛ፡ Сергей Викторович Лавров፣ የተነገረው [sʲɪrˈɡʲej ˈvʲiktərəvʲɪtɕ lɐˈvrof]፣ ሩሲያዊ ዲፕሎማት ሆኖ ያገለገለው እና መጋቢት 21 ቀን 1950 የሩስያ ዲፕሎማት ሆኖ አገልግሏል። የተባበሩት ሩሲያ ፓርቲ አባል እንደመሆኖ፣ ቀደም ሲል በተባበሩት መንግስታት የሩስያ ቋሚ ተወካይ ሆኖ ከ 1994 እስከ 2004 ባለው ሚና ውስጥ አገልግሏል ። በአውሮፓ ህብረት ፣ በዩናይትድ ስቴትስ እና በካናዳ ውስጥ ባለው ሚና በግል ማዕቀብ ተጥሎበታል ። እ.ኤ.አ. በ 2022 የሩሲያ የዩክሬን ወረራ ። ላቭሮቭ መጋቢት 21 ቀን 1950 በሞስኮ ተወለደ ከአርሜናዊው አባት ከተብሊሲ ጆርጂያ ኤስኤስአር እና ከሩሲያዊቷ እናት ከኖጊንስክ ሩሲያ ኤስ.ኤፍ.አር. የአባቱ ስም በመጀመሪያ ካላንታሪያን ነበር። እናቱ በሶቪየት የውጭ ንግድ ሚኒስቴር ውስጥ ሰርታለች. ላቭሮቭ ከሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በብር ሜዳሊያ ተመርቋል. የሚወደው ክፍል ፊዚክስ ስለነበር ወደ ብሄራዊ የምርምር ኑክሌር ዩኒቨርሲቲ ወይም ወደ ሞስኮ የፊዚክስ እና ቴክኖሎጂ ተቋም ለመግባት አቅዶ ነበር ነገር ግን ወደ ሞስኮ ስቴት የአለም አቀፍ ግንኙነት ተቋም (MGIMO) ገብቶ በ1972 ተመርቋል። ላቭሮቭ በ MGIMO ውስጥ በትምህርቱ ወቅት ዓለም አቀፍ ግንኙነቶችን አጥንቷል. ብዙም ሳይቆይ የሲንሃሌዝ፣ ያኔ የስሪላንካ ብቸኛ ኦፊሴላዊ ቋንቋ፣ እንዲሁም የማልዲቭስ ኦፊሴላዊ ቋንቋ ዲቪሂን ተማረ። ከዚህም በላይ ላቭሮቭ እንግሊዝኛ እና ፈረንሳይኛ ተምሯል, ነገር ግን የፈረንሳይኛ ቋንቋን አቀላጥፎ መናገር እንደማይችል ገልጿል."} {"id": "52383", "contents": "ማይንክራፍት ማይንክራፍት (ኔትፍሊክስ: Minecraft) በስዊድን የቪዲዮ ጌም ገንቢ ሞጃንግ ስቱዲዮ የተሰራ ማጠሪያ ቪዲዮ ጨዋታ ነው። ጨዋታው የተፈጠረው በጃቫ ፕሮግራሚንግ ቋንቋ በማርከስ “ኖች” ፐርሰን ነው። ከበርካታ ቀደምት የግል የፍተሻ ስሪቶች በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ ይፋ የሆነው በግንቦት 2009 ሙሉ በሙሉ በኖቬምበር 2011 ከመለቀቁ በፊት ሲሆን ጄንስ \"ጀብ\" በርገንስተን ከዚያም ልማትን ተረክቧል። ኦፊሴላዊ ድር ጣቢያ Minecraft Wiki Minecraft Classic"} {"id": "21517", "contents": "የፈሲታ ተቆጢታ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የፈሲታ ተቆጢታ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20881", "contents": "ዛፍ ዝናብ ያስጥላል ትልቅ ሰው ከዳ ያስጥላል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዛፍ ዝናብ ያስጥላል ትልቅ ሰው ከዳ ያስጥላል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20887", "contents": "ዝሆኑ ሳለ ዱካውን የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዝሆኑ ሳለ ዱካውን የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20185", "contents": "ነጭ እንደሸማ ትክል እንደአክርማ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20197", "contents": "ኑሮ ከማናደድ ሄዶ መናፈቅ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20203", "contents": "ኑሮ ኑሮ ከመሬት ዙሮ ዙሮ ከቤት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20209", "contents": "ናዳ መጣልህ ቢሉት ተከናንቤአለሁ አለ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20215", "contents": "ንብ ባውራው ገበሬ ባዝመራው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20221", "contents": "ንጉስ ለብያኔ አቡን ለኩነኔ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20965", "contents": "የሆድ ነገር ሆድ ይቆርጣል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሆድ ነገር ሆድ ይቆርጣል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20971", "contents": "የለመደ ልማድ ያሰድዳል ከማእድ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የለመደ ልማድ ያሰድዳል ከማእድ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20983", "contents": "የላም መንጃ የሰማ መከንጃ የማር መቅጃ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የላም መንጃ የሰማ መከንጃ የማር መቅጃ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "18367", "contents": "የምናሴ ጸሎት በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተከርስቲያን መጽሐፍ ቅዱስ ከብሉይ መጻሕፍት የሚፈረጅ ነው። ለማንበብ እታች ይጫኑ።"} {"id": "20251", "contents": "ንፍጥ ለባለቤቱ ቅቤ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20257", "contents": "አህያ የሌለው በቅሎ ይንቃል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20263", "contents": "እታከል ተግመል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20293", "contents": "እኔ ሳጣ ልጄ ጥርስ አወጣ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21655", "contents": "ያልተሾመ አያዝ ያልቀሰሰ አያናዝዝ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተሾመ አያዝ ያልቀሰሰ አያናዝዝ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21661", "contents": "ያልተገላበጠ ያራል ያለ ይበዛል አለ ወፍጮ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተገላበጠ ያራል ያለ ይበዛል አለ ወፍጮ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21667", "contents": "ያልታየ እንጂ ያልተሰማ ያልተደረገ እንጂ ያልተባለ ነገር የለም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልታየ እንጂ ያልተሰማ ያልተደረገ እንጂ ያልተባለ ነገር የለም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21121", "contents": "የሚያድግ ልጅ አትበድል የሚሞት ሽማግሌ አታቃልል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሚያድግ ልጅ አትበድል የሚሞት ሽማግሌ አታቃልል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "18523", "contents": "ሲን-ኢቂሻም ከ1751 እስከ 1746 ዓክልበ. ድረስ (ኡልትራ አጭር) የላርሳ ንጉሥ ነበረ። ከአባቱ ሲን-ኤሪባም ዘመን ቀጥሎ ለ5 አመት ነገሠ። 5 የአመት ስሞቹ በሙሉ ይታወቃሉ። በነዚህ መሠረት፣ በ2ኛ አመት (1750) ፒናራቲምንና ናዛሩምን እንደ ያዘ፣ በ5ኛውም አመት (1747) የኢሲንን ንጉስ ዛቢያን እንዳሸነፈው ይዘገባል። ዛቢያም ከ1749 እስከ 1747 ድረስ በኢሲን መግዝቱን ይወስናል። ሲን-ኢቂሻም ኢሲንን ብቻ ሳይሆን ካዛሉንም ኤላምንና ባቢሎንን በ1747 እንዳሽነፋቸው ይዘገባል። በ1746 ግን ሲሊ-አዳድ ለትንሽ ጊዜ የላርሳ ንጉሥ ሆነ። ^ [1] The Rulers of Larsa, M. Fitzgerald, Yale University Dissertation, 2002 ^ Larsa Year Names, Marcel Segrist, Andrews University Press, 1990, ISBN 0-943872-54-5 ^ Chronology of the Larsa Dynasty, E.M. Grice , C.E. Keiser, M. Jastrow, AMS Press, 1979, ISBN 0-404-60274-6 Sin-Iqisham Year Names at CDLI"} {"id": "21703", "contents": "ያመጣል አንበሴ ይበላል ኮሳሴ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያመጣል አንበሴ ይበላል ኮሳሴ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21709", "contents": "ያምራል ብለው ከመናገር ይከፋል ብሎ መተው የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያምራል ብለው ከመናገር ይከፋል ብሎ መተው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21169", "contents": "የማያበድር ገዳይ የማይመልስ አባይ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የማያበድር ገዳይ የማይመልስ አባይ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20365", "contents": "እንደ እንግዳ ደራሽ እንደ ውሀ ፈሳሽ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21187", "contents": "የማይመስል ነገር ለሚስትህ አትንገር የአማርኛ ምሳሌ ነው። የማይመስል ነገር ለሚስትህ አትንገር የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21199", "contents": "የማይቀና ባይወልድ የማያስብ ባይነግድ ይሻላል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የማይቀና ባይወልድ የማያስብ ባይነግድ ይሻላል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22243", "contents": "ጅብ እንዳገሩ ይጮሀል የደላው ሙቅ ያኝካል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ጅብ እንዳገሩ ይጮሀል የደላው ሙቅ ያኝካል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20407", "contents": "እንጀራ ምን ይጨርሰዋል መጉረስ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22261", "contents": "ጆር አይጦምም አይን አይጠግብም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22267", "contents": "ጆሮ እዳውን አይሰማም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ጆሮ እዳውን አይሰማም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21757", "contents": "ያባት ወርቅ ባለዝና እህል ለቀጠና የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያባት ወርቅ ባለዝና እህል ለቀጠና የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21763", "contents": "ያባትህ ቤት ሲዘረፍ አብረህ ዝረፍ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያባትህ ቤት ሲዘረፍ አብረህ ዝረፍ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21775", "contents": "ያተር ክምር የጭሰኛ ክብር የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያተር ክምር የጭሰኛ ክብር የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22363", "contents": "(ይህ ስለ ብሔር ወይም ሕዝብ የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) ኻሳ የኢትዮጵያ ብሔር ነው።"} {"id": "21271", "contents": "የሞኝ ልጅ ባባቱ ምን ይጫወታል አሉ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሞኝ ልጅ ባባቱ ምን ይጫወታል አሉ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21277", "contents": "የሞኝ ዘመድ ያፍራል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሞኝ ዘመድ ያፍራል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20455", "contents": "እወቅ ያለው ባርባ ቀኑ ያውቃል አትወቅ ያለው ባርባ ዘመኑ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20461", "contents": "እውር ሲቀናጣ ምርኩዙን ወርውሮ ይፈልጋል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20467", "contents": "እውር ሲጠግብ ከመሪው ይጣላል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20473", "contents": "እውር ተመሪው ሞኝ ተመካሪው የአማርኛ ምሳሌ ነው። እውር ተመሪው ሞኝ ተመካሪው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20485", "contents": "እውነት ለግዜር ውሸት ለሳጥናኤል የአማርኛ ምሳሌ ነው። እውነት ለግዜር ውሸት ለሳጥናኤል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21373", "contents": "የተከፋ ተደፋ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የተከፋ ተደፋ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21379", "contents": "የትም ፍጪው ዱቄቱን አምጪው የአማርኛ ምሳሌ ነው። የትም ፍጪው ዱቄቱን አምጪው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21385", "contents": "የነብርን ጭራ አይዙም ከያዙም አይለቁም የአማርኛ ምሳሌ ነው። የነብርን ጭራ አይዙም ከያዙም አይለቁም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22465", "contents": "አዲስ ምዕራፍ የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲ ነው።"} {"id": "21397", "contents": "የናት ድሀ የለውም የአማርኛ ምሳሌ ነው። የናት ድሀ የለውም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21421", "contents": "የእናት ሞትና የግር እሳት እያደር ያንገበግባል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የእናት ሞትና የግር እሳት እያደር ያንገበግባል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21427", "contents": "የወንድ ልጅ ሞት ያደረገውን የዘነጋለት የአማርኛ ምሳሌ ነው። የወንድ ልጅ ሞት ያደረገውን የዘነጋለት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21445", "contents": "የውሀ ጡር በእድፍ ያስታጥባል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የውሀ ጡር በእድፍ ያስታጥባል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21451", "contents": "የዘገነ አዘነ ያልዘገነ አዘነ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የዘገነ አዘነ ያልዘገነ አዘነ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21457", "contents": "የደላው ወርቅ ያስራል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የደላው ወርቅ ያስራል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21469", "contents": "የገበያ ግርግር ለሌባ ይበጃል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የገበያ ግርግር ለሌባ ይበጃል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22531", "contents": "የኢትዮጵያ ዴሞክራቲክ ሕብረት የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲ ነው።"} {"id": "21949", "contents": "ደመና በሰማይ የጨዋ ልጅ በአደባባይ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ደመና በሰማይ የጨዋ ልጅ በአደባባይ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21955", "contents": "ደም ተቃብቶ ዝንብ አይፈሩም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ደም ተቃብቶ ዝንብ አይፈሩም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21961", "contents": "ደረቅ ይቀመጠላል እርጥብ ይጎብጣል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ደረቅ ይቀመጠላል እርጥብ ይጎብጣል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21967", "contents": "ደባ ራሱን ስለት ድጉሱን የአማርኛ ምሳሌ ነው። ተንኮል፤ እኩይ፤ ክፋት፤ ወ.ዘ.ተ. ዋናው ጉዳቱ ለራሱ ለተንኮለኛው ነው የሚሆነው። ደበኛ ድርጊቶች በጸንሳሹ ላይ አካላዊ ጉዳት ባያስከትሉም፣ የመንፈሳዊ (የፀፀት)አለንጋ ግን አይቀሬ ነውና።"} {"id": "21973", "contents": "ደብተራ የዘኬ ጎተራ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ደብተራ የዘኬ ጎተራ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21979", "contents": "ደወል ላንበሳ ባማረለት ታዲያ ማን ይሰርለት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ደወል ላንበሳ ባማረለት ታዲያ ማን ይሰርለት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22591", "contents": "ሙሽ (Schoenoplectus lacustris) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።"} {"id": "21991", "contents": "ደግ ጎረቤት እቃ አያስገዛም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ደግ ጎረቤት እቃ አያስገዛም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22003", "contents": "ዱላ የሚጠላው ሸክላ ብቻ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዱላ የሚጠላው ሸክላ ብቻ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22009", "contents": "ዱባና ቅል አበቃቀሉ ለየቅል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዱባና ቅል አበቃቀሉ ለየቅል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22021", "contents": "ዳቦ በወጥ በግዜር ማምለጥ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዳቦ በወጥ በግዜር ማምለጥ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20647", "contents": "ከማትረባ ጉልበት በህግ አምላክ ይሻላል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ከማትረባ ጉልበት በህግ አምላክ ይሻላል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22033", "contents": "ዳኛ ሲገኝ ተናገር ውሀ ሲጠራ ተሻገር የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዳኛ ሲገኝ ተናገር ውሀ ሲጠራ ተሻገር የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22039", "contents": "ዳኛ ቢያጋድል በዳኛ አህያ ቢያጋድል በመጫኛ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዳኛ ቢያጋድል በዳኛ አህያ ቢያጋድል በመጫኛ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22045", "contents": "ዳኛ የፈረደበት መርከብ የተሰበረበት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዳኛ የፈረደበት መርከብ የተሰበረበት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "23179", "contents": "ጥላስፈሬ እስጢፋኖስ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ከአለት የተፈለፈ ቤተ ክርስቲያን ነው።"} {"id": "22753", "contents": "ወይራ (Olea europaea) በአለም ዙሪያ የሚገኝ ዛፍ ተክል ነው። በግዕዝ እንዲሁም በአረብኛ እና በእብራይስጥ ዛፉ «ዘይት» ተብሏል፤ ይህም በአማርኛ «ዘይት» የሚለው ቃል መነሻ ነው። ከቅድመ-ታሪክ ጀምሮ በሜድትራኔያን ባህር ዙሪያ ታርሷል፤ አሁንም በብዙ አገራት ይታድጋል። በተለይ በሞቀ አገር ለባህር ወይም ውቅያኖስ ቅርብ በሆነ ቦታ ይበቅላል። ከፍራፍሬው ጭምር የወይራ ምርቶች የወይራ ዘይትና እንጨት ናቸው። የወይራ ቅጠልም በአንዳንድ ባሕላዊ መድሃኒት ውስጥ ይጠቀማል። በባሕል መድሃኒት፣ የወይራ ዘይት መረቅ ጠብታ በጆሮ ለጆሮ ሕመም ተዘግቧል። አደገኛ ዝርዮች፦ የወይራ ትንኝ - ዕንቁላል በፍሬው ታስቀምጣለች Cycloconium oleaginum ፈንገስ Pseudomonas savastanoi ባክቴሪያ አንዳንድ አባጨጓሬ ቅጠሉን አባባንም ይበላል ጥቁሩ የቅርፊት ሦስት አጽቄ የእንኮይ ነቀዝ ቅጠሉን ይበላል ጥንቸል ልጡን ይበላል። ትንሽ አይጥ ወይም ትንንሽ ዘራይጥ ሥሩን ይበላል። ^ በደብረ ሊባኖስ ዙሪያ ያለው ሕዝብ መድሃኒታዊ እጾች እውቀናና ጥቅም 1998 ዓም ከጥላሁን ተክለሃይማኖት፣ ሚሩጸ ጊዳይ፣ ግርማይ መድኅን፣ ያለም መኮነን፣ አዲስ አበባ ዩኒቬርሲቴ፣ አክሊሉ ለማ ተቋም"} {"id": "22087", "contents": "ድሀ ባይ አይኔን አመመኝ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ድሀ ባይ አይኔን አመመኝ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22093", "contents": "ድሀ ካለቀሰ ቀኑ መች አነሰ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ድሀ ካለቀሰ ቀኑ መች አነሰ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22099", "contents": "ድሀ የሚበላው እንጂ የሚከፍለው አያጣም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ድሀ የሚበላው እንጂ የሚከፍለው አያጣም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22777", "contents": "ደጅምባል ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።"} {"id": "22783", "contents": "ድግጣ ወይም ዝግጣ (Calpurnia aurea) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው። ዘሩ በማር ለጥፍ ለተስቦ መጠቀሙ በደብረ ሊባኖስ ዙሪያ ተዘገበ። እንዲህ ያለ ለጥፍ ከክትክታ ዘር ጭምር ለተስቦ ሊሰጥ ይችላል። አንድ ሌላ ዝግጅት ለሆድ ትል፣ ለብርቱ ተቅማጥ ወይም ለአንገት ነቀርሳ ይሰጣል፦ የድግጣ እና የክትክታ ቅጠል፣ የምድር እምቧይና የሉት ሥር፣ የቁልቋልና የቅንጭብ ላፒስ፣ ተደቅቀው በውሃ ይጠጣል። በፍቼ ወረዳ እንደ ተዘገበ፣ ቅጠል፣ ፍሬውና ዘሩ በምግብ ውስጥ ለውሾች ውሻ በሽታ ለማከም ይሰጣል። የድግጣ ቅጠል ተደቅቆ በውሃ ለልክፈት ወይም ለቁስል ይለጠፋል። ፍሬውም ተደቅቆ ለሆድ ቁርጠት ይበላል። በዘጌ እንደ ተዘገበ፣ የፍሬው ወይም የቅጠል ዱቄት በማር ወይም በውሃ ለቁርባ ለማከም ይጠጣል። ^ በደብረ ሊባኖስ ዙሪያ ያለው ሕዝብ መድሃኒታዊ እጾች እውቀናና ጥቅም 1998 ዓም ከጥላሁን ተክለሃይማኖት፣ ሚሩጸ ጊዳይ፣ ግርማይ መድኅን፣ ያለም መኮነን፣ አዲስ አበባ ዩኒቬርሲቴ፣ አክሊሉ ለማ ተቋም ^ የፍቼ፣ ኦሮሚያ ባህላዊ መድሃኒት ጥናት 2006 ዓም ከዓቢዩ እኒየው እና ሌሎች፣ ጎንደርና አዲስ አበባ ኡኒቨርሲቲዎች ሥነ ፍጥረት ኮሌጆች ^ የዘጌ ልሳነ ምድር ባህላዊ መድሃኒት ጥናት 1999 ዓም ከጥላሁን ተክለሃይማኖት፣ ሚሩጸ ጊዳይ፣ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ"} {"id": "30811", "contents": "ሲመክሩት ያጠፋል ልጅ ሲታጠቡት ያድፋል እጅ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሲመክሩት ያጠፋል ልጅ ሲታጠቡት ያድፋል እጅ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "30823", "contents": "እሜቴን ከማዝገም አዝሎ መሮጥ ይሻል የአማርኛ ምሳሌ ነው። እሜቴን ከማዝገም አዝሎ መሮጥ ይሻል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "30847", "contents": "የወታደር ወዳጅ እህለ ፈጅ የዘላን ወዳጅ እሳረ ፈጅ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የወታደር ወዳጅ እህለ ፈጅ የዘላን ወዳጅ እሳረ ፈጅ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22195", "contents": "ዶሮና ቀበሮ ተገናኝቶ ጓሮ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዶሮና ቀበሮ ተገናኝቶ ጓሮ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "30901", "contents": "ሮበርት ሑክ (ከ18 ጁላይ 1635 እስከ 3 ማርች 1703 እ.ኤ.አ. የኖረ) እንግሊዛዊ ተመራማሪ ነበር። ሁክ ባደረጋቸው ሙከራዎችም ሆነ ሃሳባዊ መላምቶች ለሳይንስ በተለይም ለሥነ ሕይወት ጥናት እድገት ከፍተኛ አስተዋፆ አንድርጓል። በተለይም Cell የሚለውን የእንግሊዝኛ ቃል ለመጀመሪያ ጊዜ በመጠቀም ህዋስን መግለፁ እና የሁክ ህግ (Hooke's law) የሚባለውን በመፍጠር ይታወቃል። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "30919", "contents": "ሂስፓኑስ በእስፓንያ አፈ ታሪክ ዘንድ ከአባቱ ሂስፓል በኋላ በኢቤሪያ ላይ ንጉሥ ነበር። የሄርኩሌስ ሊቢኩስ ልጅ ልጅ ይባላል። እስፓንያ ስሟን ከእርሱ እንዳገኘች የሚሉ ደራስያን ጽፈዋል። ሂስፓኑስ ያለ ልጅ አርፎ አያቱ ሄርኩሌስ ከጣልያን ወደ እስፓንያ ሁለተኛ ደርሶ ዙፋኑን እንደ ወሰደ ይባላል።"} {"id": "30931", "contents": "ሩድ (ግሪክኛ፦ Ρόδος /ሮዶስ/) የግሪክ አገር ደሴት ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "22861", "contents": "የሜዳ ፍየል ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ አጥቢ እንስሳ ነው።"} {"id": "30949", "contents": "ዩቤልዳ ወይም ዩባላ፣ ኢዱቤዳ፣ ጁባልዳ በእስፓንያ አፈ ታሪክ ዘንድ ከአባቱ ኢቤሩስ በኋላ (ምናልባት 2228-2162 ዓክልበ.) የእስፓንያ 3ኛው ንጉሥ ነበረ። ሰላማዊና ሃይማኖታዊ ንጉስ እንደ ነበር ይባላል። የሰፈረበት አሁን በስሜን ስፔን ላ ሪዮሓ በተባለ ክፍላገር መሆኑ ይታመናል። በደቡብም ጂብራልታር ስሙን ከዚሁ ንጉሥ ስም አንዳገኘው ተብሏል፣ እንዲሁም በመካከለኛ እስፓንያ «ኢዱቤዳ» የተባሉ ተራሮች ለዚሁ ንጉሥ እንደ ተሰየሙ የሚሉ ደራስያን አሉ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "30955", "contents": "ፍርግያ በጥንታዊ አናቶሊያ የነበረ አገር ነው። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "30961", "contents": "[[ስዕል:|thumb|300px| 1 ፔፒ]] 1 ፔፒ የግብጽ የቀድሞ ዘመነ መንግሥት ፈርዖን ነበረ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "30973", "contents": "[[ስዕል:|thumb|300px| ሰመርኸት]] ሰመርኸት የግብጽ የቀድሞ ዘመነ መንግሥት ፈርዖን ነበረ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "30985", "contents": "[[ስዕል:|thumb|300px| ኃባ]] ኃባ የግብጽ የቀድሞ ዘመነ መንግሥት ፈርዖን ነበረ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31003", "contents": "[[ስዕል:|thumb|300px| ካ]] ካ የግብጽ የቀድሞ ዘመነ መንግሥት ፈርዖን ነበረ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31009", "contents": "ሴት ፐሪብሰን ከ3007-2996 ዓክልበ."} {"id": "31015", "contents": "1 ቱኩልቲ-ኒኑርታ ከ1249 እስከ 1213 ዓክልበ. ድረስ ያሕል የአሦር ንጉሥ ነበረ። በዘመኑ ምድር ከኬጥያውያን መንግሥት ያዘ፤ ከዚህም በላይ ኡራርቱን፣ ባቢሎንን፣ እንዲሁም እስከ ድልሙን (አሁን ባሕረይን) ድረስ አሸንፎ ለርሱ ግዛቶች እንደ ያዛቸው በጽሑፎቹ ጽፏል። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31021", "contents": "[[File:|250px| right| thumb|1 አሹር-ናዲን-አሔ]] 1 አሹር-ናዲን-አሔ ከ እስከ ዓክልበ. የአሦር ንጉሥ ነበረ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "39403", "contents": "አርጎስ (ግሪክኛ፦ Άργος) በግሪክ አገር የሚገኝ ከተማ ሲሆን እጅግ ጥንታዊ ፍርስራሽ ይገኝበታል። አሁንም ፴ ሺ ያሕል ሰዎች ይኖሩበታል።"} {"id": "39409", "contents": "ኢትዮጵያ የተጠቃለሉ ሕጎች ባለቤት ናት። ከእነዚህም ውስጥ የፍትሐብሔር ሕግ፣ የወንጀል ሕግ ፣ የንግድ ሕግ፣ የባሕር ሕግ (የባህር በር ባይኖራትም)... ይጠቀሳሉ። (ይህ ፖለቲካ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "39487", "contents": "ሴሚራሚስ (ሻሚራም) በድሮ የግሪክ ታሪክ ጸሃፊዎች ዘንድ በጥንታዊው ዘመን የአሦር ንጉስ ኒኑስ ንግሥት ነበረች። በተለይ በዲዮዶሮስ ሲኩሉስ ጽሑፍ የእርሷ አፈ ታሪክ ይታወቃል። ዲዮዶሮስ እንደሚለው በአስቄሎን በሶርያ ተወልዳ እናቷ ግማሽ ሰው ግማሽ አሣ የሆነች አድባር እንደ ነበረች ይባል ነበር። ሴሚራሚስ ከኒኑስ ጦር ሻለቆች አንዱን ዖኔስ የተባለውን አገባች። በባክትርያ ላይ ሲዘመት፣ ሴሚራሚስ በልብሷ ራሷን እንደ ወንድ አስመሰለችና በዘመቻው በጣም ጀግና ነበረች። ስለዚህ ኒኑስ ወደዳትና ከዖኔስ በግድ ለራሱ ወሰዳት። ዖነስም ራሱን ገደለ። ከዚህ በኋላ ለኒኑስ ልጁን ኒንያስ (ናንያስ)ን ወለደችለት። ኒኑስ ከሞተ በኋላ ሴሚራሚስ መንግሥቱን ለ42 ዓመታት ያዘች። ትልቅ ከተማ በባቢሎን ሠራች። አንዳንድ ቤተ መንግሥት ደግሞ በፋርስ አሠራች። ዲዮዶሮስ እንደሚለን የቤኂስቱን ጽሑፍ በተራራ ገደል ላይ አስቀረጸች። አሁን እንደሚታወቀው ግን ይህን ጽሑፍ ያስቀረጸው የፋርስ ንጉሥ ፩ ዳርዮስ ነበረ። ከዚህ በላይ ወደ ሊብያና አይቲዮፒያ (አፍሪካ) እንደ ዘመተች ይለናል። በኋላ ወደ ሕንድ ንጉስ ስትራቶባቴስ ላይ ስትዘምት በሥራዊቷ ዝሆኖች እንደነበሯት ለማስመስል ብዙ ሀሣዊ ዝሆኖች እንዲፈጠሩ አደረገች ይባላል። ይህ ዘዴ መጀመርያ ቢከናወንም የስትራቶባቴስ ሥራዊት ግን በመጨረሻ ወደ ኢንዱስ ወንዝ ምዕራብ አስመለሳቸው።"} {"id": "23017", "contents": "ሰኔ ፲፩ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪፻፹፩ኛው ቀን ሲሆን የፀደይ (በልግ)ወቅት ፸፮ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፹፭ ቀናት፣ በዘመነ ዮሐንስ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፹፬ ቀናት ይቀራሉ። ፲፰፻፹፯ ዓ/ም - የፈረንሳይ ሕዝብ ለአሜሪካ ሕዝብ ያበረከተው የ ነፃነት ሐውልት (Statue of Liberty) ኒው ዮርክ የባሕር ወደብ ደረሰ። ፲፱፻፷፭ ዓ/ም - የኡጋንዳው አምባ-ገነን ፕሬዚደንት ኢዲ አሚን እግረ መንገዳቸውን አዲስ አበባ ላይ አርፈው ከቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ጋር ተወያዩ። ፮፻፳፬ ዓ/ም - የእስልምና ሀይማኖት መሥራች ነቢዩ መሐመድ መዲና ከተማ ላይ አረፈ። (እንግሊዝኛ) http://en.wikipedia.org/wiki/June_17 (እንግሊዝኛ) P.R.O., FCO 371/1660 - ANNUAL REVIEW FOR ETHIOPIA FOR 1973"} {"id": "23053", "contents": "ራስ ወልደሚካኤል ሰለሞን የመረብ ምላሽን ለመጨረሻ ጊዜ ያስተዳደሩ ያገሩ ዜጋ ናቸው። ወልደሚካኤል ሐማሴንን በፉክክር ካስተዳደሩት ሁለት ቤተሰቦች (ሓዛጋ እና ጻዛጋ) የሓዛጋ ባላባት ናቸው። ደሞ ይዩ፡ የራስ ወልደሚካኤል ደብዳቤዎች"} {"id": "40189", "contents": "ሺስቶሶሚያሲስ ወይም ቢልሃርዝያ (Bilharziasis) ሺስቶሶማ በሚባሉ የደም ወስፋቶች ደም ውስጥ መገኘት የሚመጣ የሰው በሽታ ነው። ወንድና ሴት ትሎች ተገናኝነው በመጣበቅ የሰው ደም ውስጥ በመኖር ብዙ ሺህ እንቁላሎች ያፈራሉ። እንቁላሎቻቸው ከሽንት ጋር ሲወጡም ደም ሊያሸኑ ይችላሉ። እንቅላሎቹ ከሰገራና ከሽንት ጋር ከሰውነት ወደ ውጪ ከወጡ በኋላ ተፈልፍለው ቀንድ ኣውጣ ውስጥ ገብተው ይራባሉ። ከእዚያም ከቀንድ ኣውጣው ወጥተው ውሃ ውስጥ በመቆየት የሰውን ቆዳ በስተው ወደ ደም ስር ይገባሉ። በሽታው ሰውን የሚይዘው ሰርኬርያ የሚባሉት የትሉ ኣንድ ዓይነት ደረጃ ሰው ሲዋኝ ወይም በባዶ እግሩ ውሃው ውስጥ ሲሄድ ቆዳን በመብሳት ወደ ሰውነት ስለሚገቡ ነው። ዶ/ር አክሊሉ ለማ እንዶድ ቀንድ ኣውጣዎችን ለመግደል ስለሚችል በሽታውን ለመቆጣጠር እንደሚራዳ ስለደረሱበት ዕውቅና ተሰጥቷቸዋል። የእንዶድ ማዕክልም ኣቋቁመዋል። ስለ እንዶድ ምርምር ለብዙ ዓመታት በኣዲስ ኣበባ ዩኒቨርሲቲ ከዶ/ር ኣክሊሉ ጋር ስላደረጉት ኣስተዋጽዖ ዶ/ር ለገሠ ወልደዮሓንስ “ራይት ላይቭሊሁድ ኣዋርድ” ወይም “Right Livelihood Award” የሚባል ሽልማት በ፲፱፻፹፩ ዓ.ም. ተሰጥቷቸዋል። ዶ/ር ለገሠ በኦስሎ እና ኣዲስ ኣበባ ዩኒቭርሲቲዎችም ተሸልመዋል። Legesse Wolde-yohannes, The Right Livelihood Award, 1989"} {"id": "40201", "contents": "2 March በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም የካቲት 23 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "40213", "contents": "10 March በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም መጋቢት 1 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "31081", "contents": "አሹር-ሻዱኒ በአሦር ነገሥታት ዝርዝር ዘንድ ለአንድ ወር (በ1451 ዓክልበ. ገደማ) የአሦር ንጉሥ ነበረ። ቀዳሚው ኑር-ኢሊ አባቱ ነበር። አንድ ወር ብቻ ከገዛ በኋላ አጎቱ የ1 ኤንሊል-ናሲርም ሁለተኛው ልጁ 1 አሹር-ራቢ ዙፋኑን ከአሹር-ሻዱኒ በመንፍቅለ መንግሥት ያዘው ይላል።"} {"id": "40267", "contents": "18 March በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም መጋቢት 9 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "40375", "contents": "አቡ ሩሚ (ኣባ ኣብርሃም) ለመጀመሪያ ጊዜ መጽሓፍ ቅዱስን ወደ አማርኛ የተረጐሙ ኢትዮጵያዊ ሊቅ ናቸው። መጽሐፍ ቅዱሱ በ፲፰፻፵ ዓ.ም. ታትሟል። ቻርለስ ዊሊየም ኢዘንበርግ [1]"} {"id": "40429", "contents": "ሺካጎ (እንግሊዝኛ፦ Chicago) የአሜሪካ ከተማ ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31183", "contents": "ጆንግቶንግ በኮሪያ የነገሠ ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31189", "contents": "ጋደውክ በኮሪያ የነገሠ ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31195", "contents": "ጎንግጀውንግ በኮሪያ የነገሠ ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31369", "contents": "ፊያኩ ቶልግራክ በአይርላንድ አፈታሪክ የነበረ ሰው ሲሆን ምናልባት የአየርላንድ ከፍተኛ ንጉሥ ነበር። ከመካከለኛ ዘመን በሆኑት ምንጮች ዘንድ፣ ፍያካ ንጉሡን አርት ማክ ሉግዳክ ገደለው፣ በኋላም በተከታዩ አይሊል ፊን ዘመን ደግሞ (566-557 ዓክልበ. ግ. በድሮ አቆጣጠር)፣ ፍያካ በአይርጌትማር ወገን ላይ ውግያ ሲያደርግ ተገደለ፤ እንጂ ከፍተኛ ንጉሥ ከቶ አልሆነም። በአንዳንድ ምንጭ ዘንድ በተለይ በ17ኛው ክፍለ ዘመን በወጡት ታሪኮች ዘንድ ግን፣ ፍያካ እራሱ ከአርት ማክ ሉግዳክ ቀጥሎና ከአይሊል ፊን በፊት ለ8 (ወይም 7 ወይም 10) ዓመታት ከፍተኛ ንጉሥነቱን ያዘ፣ ከዚያ አይሊል ፊን ገደለው። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31375", "contents": "'ፌርጉስ ፎርታማይል የ አየርላንድ ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31387", "contents": "'ፎርጉስ ማክ ሙይርቀርታይግ የ አየርላንድ ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31393", "contents": "ሹን (ቻይንኛ፦ 舜) በቻይና አፈ ታሪክ የጥንታዊ ቻይና (ኋሥያ) ንጉሥ ነበር። የቀርከሃ ዜና መዋዕል በተባለው ጽሑፍ ዘንድ፣ በንጉሥ ያው 70ኛው ዓመት ሹን አልጋ ወራሽ እንዲሆን ሰየመው። በሚከተለው ዓመት ሹን የያው ሁለት ሴት ልጆች አገባቸው። በያው 73ኛው ዓመት (ምናልባት 2061 ዓክልበ. ግድም) ዙፋኑን ለሹን ተወው። በ2059 ዓክልበ. አዲስ የሥራዎች ሚኒስትር ዩ የወንዞቹን ጎርፍ ገደበ። በ2058 ዓክልበ. ዩ የጻውና ወይ ሥራዊት አሸነፈ፤ ሹንም ሕግ ፍትኅ አወጣ። በ2052 ዓክልበ. «የምዕራብ ንጉሥ እናት» ተልእኮ በኋሥያ ግቢ ደረሰ። የዕንቁ ቀለበቶች እንደ ላከች ይዘገባል። በ2047 ዓክልበ. አገሩ በ፲፪ ክፍላገራት ተከፋፈለች። አሁን ዩ ወይም «ዳ ዩ» (ታላቁ ዩ) ከሹን ጋር እንደ ጋርዮሽ ንጉሥ ተቆጠረ። በ2036 ዓክልበ. የሺሺን ልዑል በተልዕኮ ወደ ግቢው ደረሰ። ያው በ2034 ዓክልበ. አረፈ። በ2028 ዓክልበ. ዩ በይፋ የሹን አልጋ ወራሽ ሆነ፤ አገሩም ከ፲፪ ወደ ፱ ክፍላገሮች አከፋፈል ተመለሰ። በ2026 ዓክልበ. ዩ የዮውምያው ብሄር አሸነፈ፣ የኋሥያ ተገዦች ሆኑ። በ2019 ዓክልበ. የሧንዱ ብሔር ተልእኮ እንቁ አመጡለት። በ2010 ዓክልበ."} {"id": "40675", "contents": "27 June በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም ሰኔ 20 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "40693", "contents": "7 July በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም ሰኔ 30 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "40699", "contents": "12 July በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም ሐምሌ 5 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "31297", "contents": "ኤጥሬል በአይርላንድ አፈ ታሪክ ከ1280 እስከ 1260 ዓክልበ. ግድም ድረስ የአየርላንድ ከፍተኛ ነጉሥ ነበር። የአይርላንድ ታሪኮች እንዳሉት የኤጥሬል ዘመን ለ20 ዓመታት ቆየ። የላውድ አቆጣጠሮች (1014 ዓም ተቀነባብሮ) እና የድሮ አቆጣጠር በመከተል፣ ይህ ከ1280 እስከ 1260 ዓክልበ. ድረስ ይሆናል። (በኋላ የታዩት ታሪኮች ግን ከዚያ በፊት ያደርጉታል።) (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "40723", "contents": "25 July በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም ሐምሌ 18 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "31447", "contents": "'ዦው ዪ (ጂ ጅየን) የ ቻይና ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31327", "contents": "ኮንጋል ክላይሪንግኔክ በአይርላንድ አፈ ታሪክ ከ52 እስከ 37 ዓክልበ. ድረስ የአየርላንድ ከፍተኛ ነጉሥ ነበር። የአይርላንድ ታሪኮች እንዳሉት የኮንጋል ዘመን ለ፲፭ ዓመታት ቆየ። የላውድ አቆጣጠሮች (1014 ዓም ተቀነባብሮ) በመከተል፣ ይህ ከ52 እስከ 37 ዓክልበ. ድረስ ይሆናል። (በኋላ የታዩት ታሪኮች ግን ከዚያ በፊት ያደርጉታል።) (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31339", "contents": "ዮኩ ፈይድሌክ (ወይም ዮቃይድ ፈይድሌክ) በአየርላንድ አፈ ታሪክ ከ11 ዓክልበ. እስከ 1 ዓም ድረስ የአየርላንድ ከፍተኛ ነጉሥ ነበር። የአይርላንድ ታሪኮች እንዳሉት፣ የዮኩ ፈይድሌክ ዘመን ለ፲፪ ዓመታት ቆየ። የላውድ አቆጣጠሮች (1014 ዓም ተቀነባብሮ) ዘንድ፣ የክርስቶስ ልደት ዓመት አኖ ዶሚኒ (ወይም በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር 8 ዓክልበ.) በዮኩ ፈይድሌክ ዘመን ፫ኛ ዓመት ደረሰ። በኋላ የታየው መጽሐፍ ሌቦር ጋባላ ኤረን እንደቆጠረው ግን የክርስቶስ ልደት በኤቴርስኬል ዘመን ሆነ። ወይም በ17ኛው ክፍለ ዘመን የተጻፉት ታሪኮች እንዳሉት ደግሞ፣ ክርስቶስ በክሪምጣን ኒያ ናይር ዘመነ መንግሥት ተወለደ። ፕሮፌሰር ዲ. ፒ. ማካርጢ እንዳስረዳው፣ የላውድ አቆጣጠሮች እና የቲገርናቅ ዜና መዋዕል (1080 ዓም ተቀነባብሮ) ስለሚስማሙ እነዚህ የድሮ መቆጠሪያ በታማኝነት ጠበቁ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) ^ የአይርላንድ ነገስታት ልማዶችን ስለ ማስማማት (እንግሊዝኛ)"} {"id": "31345", "contents": "ዮኻይድ ፋይባርግላስ በአይርላንድ አፈ ታሪክ ከ1109 እስከ 1089 ዓክልበ. ግድም ድረስ የአየርላንድ ከፍተኛ ነጉሥ ነበር። የአይርላንድ ታሪኮች እንዳሉት የዮካይድ ዘመን ለ20 ዓመታት ቆየ። የላውድ አቆጣጠሮች (1014 ዓም ተቀነባብሮ) እና የድሮ አቆጣጠር በመከተል፣ ይህ ከ1109 እስከ 1089 ዓክልበ. ድረስ ይሆናል። (በኋላ የታዩት ታሪኮች ግን ከዚያ በፊት ያደርጉታል።) (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31351", "contents": "'ዲጦርባ የ አየርላንድ ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31483", "contents": "'ሊን ሢን የ ቻይና ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31609", "contents": "ሳሮን ሜዳ - በእስራኤል ባሕር ዳርቻ የሳሮን ጽጌ ረዳ - መኃልይ 2፡1 ሳሮን (አፈታሪካዊ ንጉሥ) - የማጉስ ልጅና የጋሊያ ንጉሥ"} {"id": "31627", "contents": "ሳንቲያጎ ዴ ሎስ ካባዬሮስ ዴ ሜሪዳ (እስፓንኛ፦ Santiago de los Caballeros de Mérida) (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31657", "contents": "ሴቱባል (ፖርቱጊዝኛ፦ Setúbal /ስቱባል/) (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31693", "contents": "ሊዜ (ፈረንሳይኛ፦ Lisieux) (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31699", "contents": "ለ ቪጋን (ፈረንሳይኛ፦ Le Vigan) (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31705", "contents": "ቩርምዝ (ጀርመንኛ፦ Worms) (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31885", "contents": "ቶሌዶ (እስፓንኛ፦ Toledo) የእስፓንያ ከተማ ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31891", "contents": "ግራናዳ (እስፓንኛ፦ Granada) የእስፓንያ ከተማ ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "47047", "contents": "አንድ አዋቂ አያቱን እንዲህ ይለዋል \"እኔ የብርሀን ምፅዋት ነኝ እኔ ስሞት አይኔን አውጠህ አይን ለሌላቸው ስጣቸው\" ይለዋል። አያቱም \"አይ ልጄ እንዳፍህ ይሁን\" አለው። አንድ ቀን ልጁ በአሰም በሽታ ትንፋሽ የሌለው እንቅልፍ ወሰደው። አያቱም አየውና ሞቷል ብሎ አይኑን አውጥቶ አስቀመጠው። ልጁም አስሙ መለሰለትና ነቃ። ወይኔ አይኔ እያለ መጮህ ጀመረ። ከዛም ተረጋጋና ግን ችግር የለም እኔም ከበድን አገኛለሁ አለ።"} {"id": "41053", "contents": "19 September በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) በዘመነ ማቴዎስ፣ በዘመነ ማርቆስና በዘመነ ሉቃስ መስከረም 9 ቀን ማለት ነው። በዘመነ ዮሐንስ ግን (ዘመነ ሉቃስ የሥግር ዓመት በመሆኑ) መስከረም 8 ቀን ላይ ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "31957", "contents": "አርዋድ የሶርያ (የቀድሞ ፊንቄ) ጥንታዊ ከተማ-ደሴት ነው። በትንቢተ ሕዝቅኤል (27:8,11) በአማርኛ አራድ ተብሎ ይጠቀሳል፣ ይህ ከግሪክኛው ስም አራዶስ ነው። አርዋድ እጅግ ጥንታዊ ስሙ ሲሆን ለከነዓን ልጅ ለአራዴዎን (ዕብራይስጥ፦ አርዋዲ) እንደ ተሰየመ በሰፊ ይታመናል። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31963", "contents": "(ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) HIDDEKEL"} {"id": "41143", "contents": "10 October በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) በዘመነ ማቴዎስ፣ በዘመነ ማርቆስና በዘመነ ሉቃስ መስከረም 30 ቀን ማለት ነው። በዘመነ ዮሐንስ ግን (ዘመነ ሉቃስ የሥግር ዓመት በመሆኑ) መስከረም 29 ቀን ላይ ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "47233", "contents": "ህንዳዊ-ኢራናዊ ቋንቋዎች አንድ የሕንዳዊ-አውሮፓዊ ቋንቋዎች ቤተሠብ ቅርንጫፍ ናቸው። እነዚህ ቋንቋዎች ሁሉ ከቅድመ-ህንዳዊ-ኢራናዊ ደረሱ። የቅርንጫፉ ሦስት ክፍሎች ኢራናዊ ቋንቋዎች፣ አርያናዊ ቋንቋዎች እና ኑሪስታኒ ቋንቋዎች ናቸው። ኢራናዊ፦ ጥንታዊ ፋርስኛ * መካከለኛ ፋርስኛ * ፋርስኛ ባሎችኛ ኩርድኛ፣ ሶራኒኛ ዛዛኪኛ ጊላኪኛ ማዛንደራንኛ አቨስትኛ * ፐሽቶ እስኩቴስኛ * ኢሮንኛ (ኦሤትኛ) ዋኺኛ ባክትርኛ * ሳሪኮልኛ ሹግኒኛ ሶግድኛ * ያግኖብኛ አርያናዊ (ህንዳዊ)፦ ሳንስክሪት * ፓሊኛ * ኔፓልኛ ህንዲ ኡርዱ (ህንዲና ኡርዱ በጽሕፈት እንጂ በድምጽ ስለማይለያዩ አንድላይ ሂንዱስታኒ ይባላሉ።) ፑንጃብኛ ስንድኛ ጉጃራቲ በንጋልኛ ማራጢኛ ሲንሃልኛ ማልዲቭኛ ኦሪያኛ አሳምኛ ሮምኛ («ጂፕሲ») ካሽሚርኛ ኑሪስታኒ፦ አሽኩንኛ ካምካታ-ቫሪኛ (ይህ ቋንቋ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "41227", "contents": "10 November በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) በዘመነ ማቴዎስ፣ በዘመነ ማርቆስና በዘመነ ሉቃስ ኅዳር 1 ቀን ማለት ነው። በዘመነ ዮሐንስ ግን (ዘመነ ሉቃስ የሥግር ዓመት በመሆኑ) ጥቅምት 30 ቀን ላይ ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "36151", "contents": "ዲዬጎ ፎርላን ኮራዞ (Diego Forlán Corazzo, ግንቦት ፲፩ ቀን ፲፱፻፸፩ ዓ.ም. ተወለደ) ኡራጓያዊ እግር ኳስ ተጫዋች ነው። ለሴሬሶ ኦሳካ ክለብ የሚጫወት ሲሆን የኡራጓይ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድን አባል ነው። ^ (እንግሊዝኛ) http://soccernet.espn.go.com/player/_/id/18587/diego-mart%C3%ADn-forl%C3%A1n?cc=5901 በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ ዲዬጎ ፎርላን የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "43021", "contents": "አራም በመጽሀፍ ቅዱስ የሚጠቀስ ጥንታዊ አገር ነው። ይህ አገር በስሜን መስጴጦምያና ከዚያ ምዕራብ በሶርያ ይገኝ ነበር። በጠቅላላ አራማውያን የኖሩባቸው አገሮች ማለት ነው። እነዚህ የሴም ልጅ አራም ዘር መሆናቸውን የሚል ልማድ አለ። በመጽሐፈ ኩፋሌ (9፡19) መሠረት፣ የኖህ ልጆች ምድሪቱን ሲያከፋፈሉ የአራም ልጆች የወረሱት ርስት ከኤፍራጥስና ከጤግሮስ ወንዞች መካከል ያለው አገር ሁሉ ያጠቅልል ነበር። ካራንንም ከተማ የጠቀለለው ሀገር «አራም-ናሐራይን» (የሁለት ወንዞች አራም) ወይም «ፓዳን-አራም» ይባላል። «አራም-ናሐራይን» አንዳንዴ በብሉይ ኪዳን ውስጥ «መስጴጦምያ» (መሳፍንት ፫፣፰) ወይም «የሶርያ ሁለቱ ወንዞች» (መዝሙር ፶፱፣ አርዕስት) ተብሏል። በኋላ ፪ቱ ወንዝች ኤፍራጥስና ሐቡር ወንዝ እንደ ተቆጠሩ ይመስላል። የአራም ሰው ላባንና ዘመዱ ያዕቆብ ጠረፋቸውን በገለዓድ ሀገር እንዳስተካከሉ በኦሪት ዘፍጥረት 31 ይገለጻል። ሆኖም ጎረቤቶቻቸው አሞራውያን ደግሞ ከኤፍራጥስ ምዕራብ ይዘዋወሩ ነበር። በኤብላ ጽላቶች ላይ (2100 ዓክልበ. ግድም) «አራሙ» እና «አርሚ» የሚሉ ስያሜዎች ይገኛሉ፤ «አርሚ» የሐላብ (አሌፖ) ስም ነበር። በ2034 ዓክልበ. ያሕል በአካድ ንጉሥ ናራም-ሲን በስሜን ተራሮች በተደረገው ዘመቻ «የአራም አለቃ ዱቡል» እንደማረከው ይመዘገባል። የአራም ሕዝብ ወይም አገር ደግሞ በማሪ ጽላቶች (1700 ዓክልበ. ግድም) ታይተዋል። በ1505 ዓክልበ."} {"id": "47413", "contents": "ሙሃማድ ዓሊ (Muhammad Ali 1934-2008 ዓም) ዝነኛ የአሜሪካ ቦክሰኛ ነበሩ። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "47461", "contents": "በኢትዮጵያ ጅማሮው ከማይታወቅበት ጊዜ አንስቶ እስከ አሁን ለረጅም አመታት የጋማ ከብቶች እንደ ዋና መጓጓዣነት ሲያገለግሉ ቆይተዋል። በአሁኑ ሰዓት በሰለጠኑት የሃገሪቱ ከተሞች የአየር ፣ የየብስ (ባቡር ፣ ቀላልና ከባድ ተሽከርካሪዎች) ብሎም የውሃ ላይ መጓጓዣዎች (አነስተኛ መርከቦች ፣ ጀልባዎች ፣ ታንኳዎች) በጥቅም ላይ ውለው የሚታዩ ቢሆንም አሁንም በሃገሪቱ አብዛኛው ክፍል የጋማ ከብቶች በዋናነት ለመጓጓዣነት ብሎም ለጭነት አገልግሎትነት በመዋል ላይ ይገኛሉ።"} {"id": "41311", "contents": "13 December በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) በዘመነ ማቴዎስ፣ በዘመነ ማርቆስና በዘመነ ሉቃስ ታኅሣሥ 4 ቀን ማለት ነው። በዘመነ ዮሐንስ ግን (ዘመነ ሉቃስ የሥግር ዓመት በመሆኑ) ታኅሣሥ 3 ቀን ላይ ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "41317", "contents": "19 December በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) በዘመነ ማቴዎስ፣ በዘመነ ማርቆስና በዘመነ ሉቃስ ታኅሣሥ 10 ቀን ማለት ነው። በዘመነ ዮሐንስ ግን (ዘመነ ሉቃስ የሥግር ዓመት በመሆኑ) ታኅሣሥ 9 ቀን ላይ ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "41335", "contents": "26 December በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) በዘመነ ማቴዎስ፣ በዘመነ ማርቆስና በዘመነ ሉቃስ ታኅሣሥ 17 ቀን ማለት ነው። በዘመነ ዮሐንስ ግን (ዘመነ ሉቃስ የሥግር ዓመት በመሆኑ) ታኅሣሥ 16 ቀን ላይ ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "41371", "contents": "ቤርሳቤ (ዕብራይስጥ፦ בְּאֵר שֶׁבַע /ብኤር ሳቬዕ/) የደቡብ እስራኤል ከተማ ሲሆን አሁን 200,000 ኗሪዎች አሉበት። በመጽሐፍ ቅዱስ መሠረት አብርሃምና ቤተሠቡ በቤርሳቤ ሲኖሩ ልጁ ይስሐቅ ተወለደ።"} {"id": "47551", "contents": "ብረታኝ (ፈረንሳይኛ፦ Bretagne) የፈረንሳይ ክፍላገር ነው። መቀመጫው ረን ነው።"} {"id": "43657", "contents": "ወተት ኣንጀት ሳር የሚያመነዥጉ እንስሳት ኣራተኛው ሆድ ነው። የወተት አንጀት ሥራው ኣንድ ሆድ ካላቸው እንስሳት ጋር ኣንድ ሲሆን ጥጆችና የመሳሰሉት ወተት ሲጠቡ ሌሎቹ ሦስት የሆድ ክፍሎች ሳይሄድ በኣቋራጭ ወደ ወተት ኣንጀት ይገባል።"} {"id": "43717", "contents": "ሃሩን በቁርዓን መሠረት ሙሳ (አ.ሰ) ምላሳቸዉ ኮልታፋ እና የማይሰሙ ስለነበሩ እሳቸዉን ለማገዝ የተላከ ነብይ ሲሆን በስጋም ወንድማቸዉ ነዉ። በዕብራይስጥ በብሉይ ኪዳን «አህሮን» በአማርኛም አሮን ይባላል። : ይህ ፡ አጭር ፡ ሃይማኖት ፡ ነክ ፡ ጽሑፍ ፡ መሠረት ፡ ወይም ፡ መዋቅር ፡ ነው። እርስዎ ፡ ሊያስፋፉት ፡ ይችላሉ!"} {"id": "47569", "contents": "መምፊስ (እንግሊዝኛ፦ Memphis) የቴነሲ አሜሪካ ከተማ ነው። በ1811 ዓ.ም. ተመሠረተ።"} {"id": "47581", "contents": "ኡማር (575-637 ዓም) የነቢዩ ሙሐማድ ተከታይና በኋላ ከ626 እስከ 637 ዓም ድረስ የራሺዱን ኻሊፋት መንግሥት ሁለተኛ ኻሊፍ (ንጉሥ) ሆነ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "47599", "contents": "ቶኒ ብሌር (እንግሊዝኛ፦ Tony Blair 1945 ዓም - ) ከ1989 እስከ 1999 ዓም ድረስ የዩናይትድ ኪንግደም ጠቅላይ ሚኒስትር ነበሩ። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "47617", "contents": "ታላቁ ቂሮስ (ጥንታዊ ፋርስኛ፦ 𐎤𐎢𐎽𐎢𐏁 /ኩሩሽ/፤ 608-538 ዓክልበ.) የፋርስ አኻይመኒድ መንግሥት መሥራች ነበር። ከማዕረጎቻቸው መኃል፦ ከ567-538 ዓክልበ.፦ የፋርስ ንጉሥ ከ557-538 ዓክልበ.፦ የሜዶን ንጉሥ ከ555-538 ዓክልበ.፦ የልድያ ንጉሥ ከ547-538 ዓክልበ.፦ የባቢሎን ንጉሥ (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "47623", "contents": "ኡፋ (ሩስኛ፦ Уфа́) የሩስያ ከተማ ነው።"} {"id": "47635", "contents": "ግሽጣ (Annona squamosa) የኢትዮጵያ ተክል ነው። የአምበሾክ ዘመድ ነው።"} {"id": "47647", "contents": "ኪያር cucumis sativus የአትክልት (ዱባ) አይነት ነው።"} {"id": "36313", "contents": "ፖርት ኤልሳቤጥ (ኾሳ፦ Ebhayi ፤አፍሪካንስ፦ Die Baai) በደቡብ አፍሪካ የምትገኝ ከተማ ናት። እ.ኤ.አ. ከየካቲት 2021 (እ.ኤ.አ.) ጀምሮ የዋለመር ከተማነት ከሚገኘው የሖሳ ስም የጋቀበርሃ ስም የደቡብ አፍሪካ መንግስት ፖርት ኤሊዛቤት ከተማን ለመሰየም በይፋ ታወቀ ፡፡ በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ Port Elizabeth የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "36319", "contents": "ኔልሰን ማንዴላ ቤይ ስታዲየም በፖርት ኤልሳቤጥ፣ ደቡብ አፍሪካ የሚገኝ ስታዲየም ሲሆን 48,459 ተመልካቾችን ይይዛል። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "36325", "contents": "ምቦምቤላ ስታዲየም» በኔልስፕሩዊት፣ ደቡብ አፍሪካ አቅራቢያ የሚገኝ ስታዲየም ሲሆን 40,929 ተመልካቾችን ይይዛል። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "36385", "contents": "ምጽዋ ወደብ በኤርትራ ነው።"} {"id": "36619", "contents": "የኢትዮጵያ ብር ብር (ብረታብረት)"} {"id": "43927", "contents": "ኩቲክ-ኢንሹሺናክ (አካድኛ፦ ፑዙር-ኢንሹሺናክ) ከ2013 እስከ 1979 ዓክልበ. ግድም ድረስ የአዋን (ኤላም) ንጉሥ ነበረ። ስሙ በአዋን ነገሥታት ዝርዝር መጨረሻው ሲሆን ዘመኑ በአንዳንድ ቅርሶች ይታወቃል። መጀመርያ በአካድ ንጉሥ ሻርካሊሻሪ ዘመን የሱሳ አገረ ገዥ ነበር። ከሻርካሊሻሪ ዕረፍት በኋላ ግን ብሔራዊ ቀውስ በአካድ ተነሣና ኩቲክ-ኢንሹሺናክ ነጻነት አዋጀ። በአካድ ዘመን የመንግሥት ይፋዊ ቋንቋ አካድኛ ሆኖ ነበር፤ ኩቲክ-ኢንሹሺናክ ግን ኤላምንኛን መለሠ፤ አዲስ ጽሕፈት ደግሞ አስገባ። በቅርብ ጊዜ ውስጥ የአካድ ኃይል ደከመ፤ ጉታውያን መስጴጦምያን ወረሩ። በሱመር ደቡብ ያሉት ከተሞች ዑር፣ ኦሬክና ላጋሽ ነጻነታቸውን አዋጁ። ኩቲክ-ኢንሹሺናክ በአንድ ዘመቻ ወደ መስጴጦምያ ገብቶ ኤሽኑናንና አካድን ያዘ። በኋላ የላጋሽ ንጉሥ ጉዴአ እና የዑር ንጉሥ ኡር-ናሙ አሸነፉት። በኩቲክ-ኢንሹሺናክ ዕረፍት ኤላም ለጊዜው በሦስት ክፍሎች (ሱሳ፣ አንሻን፣ ሲማሽኪ) ተሰበረ። የአንበሣ ሐውልት ጣኦቷ ናሩንዲ"} {"id": "47881", "contents": "ፒዛ (ጣልያንኛ፦ Pisa) (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "47887", "contents": "የካተሪንቡርግ (ሩስኛ፦ Екатеринбу́рг /ይክትይርይንቡርክ/) የሩስያ ከተማ ነው። ከ1917 እስከ 1983 ዓም ድረስ ስሙ ስቨርድሎቭስክ ነበር። ከዚያም በፊትና በኋላ «የካተሪንቡርግ» በመባል ታውቀዋል።"} {"id": "32659", "contents": "ሉድቪግ ቪትገንስታይን (ኤፕሪል 26፣ 1889 እ.ኤ.አ. – ኤፕሪል 29፣ 1951 እ.ኤ.አ.) የኦስትሪያ (ንምሳ) ፈላስፋ ነበር። ቪትገንስታይን ትኩረት ሰጥቶ ይተፈስላስፈው ስለ ሥነ አምክንዮ፣ የሒሳብ መሰረት፣ ሥነ አዕምሮ እና ቋንቋ ነበር። . ስልሆንም ቪትገንስታይን ከ20ኛው ክፍለዘመን ዋና ፈላስፋዎች ተርታ ይመደባል። ቪትገንስታይን ከመሞቱ በፊት ያሳተመው መጽሀፍ አንድ ብቻ ሲሆን እርሱም Tractatus Logico-Philosophicus የሚሰኘው ነው። ሁለተኛው መጽሐፉ Philosophical Investigations ከአረፈ በኋላ ነበር ለህትመት የበቅው። ሁለቱም መጽሐፎች የትንታኔ ፍልስፍና ዋና መጽሐፍት ተደርገው ይወሰዳሉ። ^ \"Time 100: Scientists and Thinkers\". Time Magazine Online. በApril 29, 2006 የተወሰደ. ^ Wittgenstein’s Significance, article by Mark J. Cain, Philosophy Now 2001 Logisch-Philosophische Abhandlung, Annalen der Naturphilosophie, 14 (1921) Tractatus Logico-Philosophicus, translated by C.K. Ogden (1922) Philosophische Untersuchungen (1953) Philosophical Investigations, translated by G.E.M. Anscombe (1953) Cambridge ቪትገንስታይን ፋይል የቪትገንስታይን ስራዎች አርትዖ ስለ ቪትገንስታይን ፖርታል የቪትገንስታይን ስራዎች ዝርዝር መረጃ ቢቢሲ ስለቪትገንስታይን ካቀረበው ተጨማሪ (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "47971", "contents": "«ሰይቭ ዘ ኦቨርታይም (ፎር ሚ)» (Save the Overtime (For Me)) ከ1983 እ.ኤ.አ. (1975 ዓም) የሆነ የግላዲስ ናይት ኤንድ ዘ ፒፕስ ነጠላ ዘፈን ነው። ከአልበማቸው ቪዠንስ ነው። በዚያው አመት በአሜሪካ እስከ #66 ሥፍራ፣ በአር ኤንድ ቢ ዝርዝር እስከ #1 ድረስ ፈለቀ። 1983 እ.ኤ.አ. ቪዴኦው"} {"id": "48073", "contents": "መርዝ ሐረግ (Toxicodendron radicans፤ እንግሊዝኛ፦ Poison Ivy) በምሥራቅ ካናዳና በአሜሪካ አገራት፣ እንዲሁም በጃፓን፣ ምሥራቅ ቻይናና ሩስያ በፓሲፊክ ውቅያኖስ አጠገብ፣ በብዛት የሚበቅል የዱር ዕጅግ አስቸጋሪ አረም ነው። ይህ ዝርያ ምንም ጥቅም የለውም። ቅጠሎቹ በመርዛም ዘይት ተሸፍነዋል፣ ይህም ዘይት በአብዛኛው ሰዎች ቆዳ ላይ ሃይለኛ እከክና ሽፍታ ያደርጋል። የሚታወቀው በሦስት ቅጠሊቶቹ አብረው በራሳቸው አገዳ ላይ ነው። እሾሕ የለውም። በመፀው ወራት ቅጠሎቹ ቀይ ይሆናሉ። ልጆች በተለይ የአረሙን መታወቂያ ባለማወቃቸው ወደ ዱር ሔደው ሲመለሱ በሽፍታ ይሸፈናሉ። ሽፍታው በጥቂት ሰአት ውስጥ በሳሙናና በውሃ ካልታጠበ፣ ፈሳሽ ቁስል ሊሆን ይችላል። የቁስሉ ፈሳሽ ግን እከኩን አያስፋፋም። ብዙ ደቂቃ ሳያልፍ በደንብ ቢታጠብ ቁስል አይሆንም። ያም ሆነ ይህ ቁስሉ በጣም መጥፎ ቢሆንም በሁለት ሳምንት ያህል ይድናል።"} {"id": "48133", "contents": "ፖሊኔዥያ በኦሺያኒያ የሚገኝ የደሴቶች አውራጃ ነው።"} {"id": "48655", "contents": "ሺ ጂንፒንግ ከ2005 ዓም ጀምሮ የቻይና ሕዝባዊ ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት ናቸው። Liu Xiaobo (ይህ ፖለቲካ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "44221", "contents": "የውሸት ውሸት"} {"id": "44239", "contents": "ሻሊም-አሁም የአሹር ገዥ ወይም ንጉሥ ነበር። የአሦር ነገሥታት ዝርዝር ሻሊም-አሔ ተብሎ ሲጠቅሰውም ከዚሁ ዝርዝር ሕልውናው ከሥነ ቅርስ መጀመርያው የተረጋገጠ ነው። ምናልባት 1907-1902 አካባቢ ገዛ። የ1 ፑዙር-አሹር ልጅና ተከታይ ይባላል። በተገኘው ጽሑፍ ቅርስ ላይ፣ ቤተ መቅደስ ከቢራ መጠጫ ቦታ ጋር ስለ መሥራቱ ነው። ልጁ ኢሉሹማ ተከተለው።"} {"id": "48283", "contents": "ዲልማ ሩሰፍ (ፖርቱጊዝኛ፦ Dilma Roussef) ከጥር 2003 እስከ ነሐሴ 2008 ዓም ድረስ የብራዚል ፕሬዚዳንት ነበረች። በ2008 ዓም በሙስና ሳቢያ ከማዕረጓ ተሻረች። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "48313", "contents": "አጊሲውምባ (ሮማይስጥ፦ Agisymba) በሮማዊው ታሪክ ጸሐፊ ቶለሚ ዘንድ በ1ኛው ክፍለ ዘመን ዓ.ም. በዛሬው ደቡብ ቻድ አካባቢ የተገኘ ጥንታዊ አገር ነበር። ቶለሚ (150 ዓም ግድም) እንደ ጻፈ፣ በ42 ዓም ሮማዊው አለቃ ፍላኩስ ሴፕቲሚዩስ እስከ ቻድ ሐይቅና ከዚያ ማዶ ደረሰ፣ አገሩም አጊሲውምባ ተባለ። አውራሪስና ጉማሬ በሐይቁ ዙሪያ የሞላበት አገር እንደ ነበረ ገለጸ። ከዚያ በ82 ዓም ሌላ ሮማዊ ተጓዥ ጁሊዩስ ማቴርኑስ በሁለተኛው ጉዞ እስከ አጊሲውምባ ድረስ ሄዶ አንድ አውራሪስ ይዞ እንደ ተመለሰ ተጽፏል። ከ75 እስከ 84 ዓም ድረስ የአጊሲውምባ ሕዝብ ለጋራማንቴስ ንጉሥ ተገዥ እንደ ነበር ጨመረ፤ ጋራማንቴስም በአሁኑ ደቡብ ሊብያ የተገኘ ብሔር ነበር።"} {"id": "48337", "contents": "ጆን ብራውን (እንግሊዝኛ፦ John Brown 1792-1852 ዓም) ዝነኛ የባርነት ማጥፋት እንቅስቃሴ (ጸረ-ባርነት) መሪ ነበሩ። በመጨረሻ አክራሪ ሆነና እንደ ተዋጊ በጦር ኃይል ባርዮችን ነጻ ለማስወጣት ይሞክር ነበር። በመጨረሻውም ጥቃት ግን ተያዘና በሙት ብቃ ተሰቀለ። ከዚህ ቀጥሎ ብዙ ጊዜ ሳያልፍ ሀገሪቱ በሙሉ በአሜሪካ ብሔራዊ ጦርነት ውስጥ ትይዝ ጀመር። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "48361", "contents": "ዘመነ ህዳሴ (Renaissance ረኔሳንስ ) በተለይ በአውሮፓ ታሪክ እንደሚወሰን ከ1445 እስከ 1640 ዓም ድረስ ያህል ያለው ጊዜ ነው። በተለይ በዚህ ዘመን የተከሠተው የሥነ ጥበብ ተሃድሶ ማለት ነው። ይህም ቁስጥንጥንያ ለኦቶማን ቱርኮች ከወደቀበት ዓመት ከ1445 ዓም ጀምሮ አካባቢ ይቆጠራል። በዚያን ጊዜ ቢዛንታይን መንግሥት ስለ ወደቀ የአውሮፓ ሥነ ጥበብ ማዕከል ወደ ጣልያን ሊዛወር ጀመረ። ከዚህም በኋላ የሥነ ጥበብ «ዘመነ ህዳሴ» ከጣልያን ወደ ሌሎቹ አውሮፓ አገራት ይስፋፋ ነበር። «የፕሮቴስታንት ተሃድሶ» ንቅናቄ (Protestant Reformation) ደግሞ በዚህ ዘመን ያህል ውስጥ (ከ1509 እስከ 1640 ዓም ድረስ) ተከሠተ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "33583", "contents": "ታኅሣሥ ፱ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፺፱ነኛው እና የመፀው ወቅት ፸፬ተኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፪፻፷፯ ቀናት በ ዘመነ ዮሐንስ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፪፻፷፮ ቀናት ይቀራሉ። ፲፱፻፶፬ ዓ/ም - ንጉሠ ነገሥቱ ገነተ ልዑል ይባል የነበረውን ቤተ መንግሥት የከፍተኛ ትምህርት ማእከል እኒዲሆን ሰጥተው የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ዩኒቨርሲቲ መርቀው ከፈቱ። ፲፱፻፶፮ ዓ/ም - የዛንዚባር ደሴት ነፃነቷን ከብሪታኒያ ተቀዳጀች። ፲፱፻፸፮ ዓ/ም - አንድ ነጥብ ስምንት ኪሎ-ግራም የሚመዝነው የመጀመሪያው የዓለም አቀፍ እግር ኳስ ማኅበር የዡልስ ሪሜ የወርቅ ዋንጫ ከብራዚል የእግር ኳስ ጥምረት ዋና መሥሪያ ቤት ተሰረቀ። (እንግሊዝኛ) P.R.O., FCO 31/165300—Ethiopia: Annual Review of 1961 (እንግሊዝኛ) http://en.wikipedia.org/wiki/December_19"} {"id": "48811", "contents": "አይስ ክሬም ከተበረደ ወተት የሚሠራ ልዩ ልዩ ጻዕሞች የሚጨመሩበት ጣፋጭ ነገር ነው።"} {"id": "37669", "contents": "ኢናቆስ በግሪክ አፈ ታሪክ የውቅያኖስ እና የጤቲስ ልጅ ሲሆን የአርጎስ መጀመርያ ንጉሥ ሆነ። በአርጎስ አጠገብ የሚፈሰው ኢናቆስ ወንዝ ደግሞ ስለርሱ እንደ ተሰየመ ተባለ። ጸሃፊዎቹ ጄሮምና አውሳብዮስ እንደሚሉ ኢናቆስ በሲክዮን ንጉሥ ጡሪማቆስ ዘመን የአርጎስ ንጉሥ ሆኖ ለ50 ዓመታት ነገሠ፣ ወንድ ልጁም ፎሮኔዎስ ለአርጎስ መንግሥት ተከተለው። ጄሮም፦ «የኢናቆስ ሴት ልጅ ኢዮ ነበረች፤ ግብጻውያንም ስሟን ወደ ኢሲስ ለውጠው አመለኳት። አባትዬው ኢናቆስ በኢናቆስ ወንዝ በአርጎስ፣ ልጂቱም ኢዮ በቦስፎሮስ ወሽመት ያለውን አገር ወሰደች።» አውሳብዮስ፦ «ከዚህ ኢናቆስ አገሩ ኢናቂያ ይባል ነበር። በሲክዮን ሰዎች 7ኛው ንጉሥ በጡሪማቆስ ዘመን፥ እርሱ የአርጎስን ሰዎች መግዛት ጀመረ።» ፓውሳኒዩስ፦ «አሁን አርጎሊስ በተባለው አውራጃ ከሁሉ ጥንታዊ የሆነው ልማድ እንዳለው፥ ኢናቆስ ንጉሥ እየሆነ ወንዙን ለራሱ ሰየመው። በሌላ ትውፊት ግን ፎሮኔዎስ የአገሩ መጀመርያ ኗሪ ሲሆን፥ አባቱ ኢናቆስ ወንዙ እንጂ ሰው አልነበረም። ይህ ወንዝ፥ ከወንዞቹ ኬፊሶስና አስቴርዮን ጋር፥ ከፖሠይዶንና ከሄራ መካከል ስለ ምድሩ ፈረዱ። ምድሩ የሄራ እንደ ነበር በየኑ፤ ስለዚህ ፖሠይዶን ውሆቻቸውን አጠፋ። ስለዚህ ነገር ኢናቆስም ሆነ ሌሎቹ የጠቀስኳቸው ወንዞች ከዝናብ በኋላ ካልሆነ በቀር ምንም ውሃ አይሰጡም።» ቢብሊዮጤኬ፦ «ውቅያኖስና ጤቲስ ወንድ ልጅ ኢናቆስ ነበራቸው፣ ከእርሱም አንድ ወንዝ በአርጎስ ኢናቆስ ይባላል። እርሱና የውቅያኖስ ሴት ልጅ መሊያ ወንድ ልጆች ፎሮኔዎስና አይጊያሌዎስ ነበሯቸው።»"} {"id": "44383", "contents": "ለይድን (ሆላንድኛ፦ Leiden) (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "44395", "contents": "2 ኤፓርቲ ከ1858 እስከ 1838 ያሕል የኤላም («አንሻንና ሱስን») ንጉሥ ነበር። የኤፓርቲ ሥርወ መንግሥት መሥራች እንዲሁም የሲማሽኪ ሥርወ መንግሥት ፱ኛ ንጉሥ ይቆጠራል። ብዙ ሌላ ዝርዝር ስለዚህ ንጉሥ አይታወቅም፣ ግን አንድ የዓመቱ ስም ብቻ ሲታወቅ እርሱ «(አምላኩ) ኤፓርቲ ንጉሥ የሆነበት ዓመት» ተባለ። ከዚህ ጊዜ በቀር ግን እላማዊ ንጉሥ እራሱን «አምላክ» ሲል በታሪክ ሰነዶች አይገኝም። ልጁ 1 ሺልሐሐ የሱስን አገረ ገዥ ተደረገና ከአባቱ ቀጥሎ ወደ ዙፋኑ ተከተለው። ሴት ልጁ ደግሞ ከዚህ በኋላ የሱስን ገዥ ሆነች፤ ስሟም ባይታወቅልንም በኋለኛ ትውልድ እንደ ክቡር ወላጅ እንደ ከበረች ይታወቃል።"} {"id": "48553", "contents": "ሆሎኮስት ማለት በ2ኛው የዓለም ጦርነት ጊዜ የአዶልፍ ሂትለር ወገን ናዚዎች በአይሁድና በሌሎች ያደረጉት እልቂት ነበር። ስያሜው በግሪክኛ /ሆሎካውስቶስ/ ትርጒሙ የተቃጠለ መስዋዕት ነው። ስድስት ሚሊዮን ያህል አይሁዶች ተገደሉ። በተጨማሪ ምናልባት አምስት ሚሊዮን ስላቮች ተገደሉ። በሂትለር ርዕዮተ አለም በመከተል ናዚዎቹ እነዚህን ዘሮች መጥፎዎች እንደ ነበሩ ይሉ ነበርና። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "44437", "contents": "የሳይንስ ፡ ፍልስፍና የሳይንስ መሠረቶችን ፣ ዘዴዎችን እና መዘዞችን በጥልቀት የሚያጠና የፍልስፍና ዘርፍ ነው። ሳይንስን ከሌሎች የ ዕውቀት ዓይነቶች የሚለየው ምንድን ነው? ምን ዓይነት ዕውቀት ሳይንስ ሊባል ይችላል? ምን ዓይነትስ አይባልም? የሳይንስ ጽንሰ ሓሳቦች የቱን ያክል አስተማማኝ ናቸው? የዚህ ሁሉ የሳይንስ ዕውቀት የመስተጨረሻ ግብ ምንድን ነው? የሰውን ህይወት ማሻሻል ነው? ወይንስ ስለከባቢ ዓለም ዕውነትን ለማዎቅ ነው? እነዚህ ጥያቄዎች የዚህ ፍልስፍና ዋና ትኩረት ናቸው። ተጨባጩን ዓለም ለመገንዘብ በተደረጉ ጥረቶች፣ ከጥንት ጀምሮ ብዙ ዓይነት ሐሳቦች ፈልቀዋል። እነዚህ ጥረቶች፣ በአንድ ወይም በሌላ ምክንያት ምናባዊን አለም፣ መናፍስትንና እና ሌሎች ተጨባጭ ያልሆኑ ነገሮችን ያሳተፉ ነበሩ። ሆኖም ቀስ በቀስ፣ አንዳንድ ፈላስፋዎች እነዚህ ለሽህ ዓመታት የተሰራባቸው ሐሳቦች ከባድ ስህተት እንዳለባቸው ፤ ይባስ ብሎም ለቀጣይ የመሻሻል እርምጃ እንቅፋት እንደሆኑ ማሳዎቅ ጀመሩ። ይህ የተጠራቀመ ትችትና ቅሬታ በአውሮጳ የሳይንስ አብዮትን አስከተለ። የዛሬ አራት መቶ ዓመት አካባቢ የነበሩ ፈላስፎች በውርስ ባገኙት የጥንታዊት ግሪክ ፍልስፍናዎች ላይ አመጽ በማድረግ የዘመናዊውን ሳይንስ መሰረት ጣሉ። የተጨባጩን አለም ለመረዳት ተጨባጩ ዓለም በቂ ነው። ተጨባጩን ዓለም ለመረዳት፣ ከተጨባጩ ዓለም ውጭ መንስዔ መፈለግ አላስፈላጊ መሆኑን በማስረገጥ አዲሱን ሳይንስ መገንባት ጀመሩ። ይህም እጅግ በጣም የተሳካ ፍልስፍና ስለነበር ሰዎች ስለተፈጥሮ ያላቸው ግንዛቤ በከፍተኛ ፍጥነት እንዲያድግ አድርጓል። ባሁኑ ዘመን ላለው የምዕራባዊው ዓለም የህክምና፣ እርሻ እና ቴክኖሎጂ ውጤቶች መትረፍረፍ ከፍተኛ ፋይዳ ያለው ክስተት ነው። (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "44443", "contents": "ሞርጌስ በጣልያን አገር አፈ ታሪክ በጣልያን ሀገር የነገሠ ንጉሥ ነበር። አኒዩስ ደ ቪተርቦ ባሳተመው ጽሑፍ እንደሚለው፣ ሞርጌስ የአትላስ ኪቲም ልጅና ተከታይ ነበር። በአባቱ ዘመን፣ እህቱ ኤሌክትራ የአልቴዩስ ልጅ-ልጅ ካምቦብላስኮን አግብታ ሁለቱ ወደ አልፕ ተራሮች ከሠፈረኞች ጋር ሄደው ነበር። ሆኖም ሞርጌስ ንጉሥ ከሆነ በኋላ ይህን ካምቦ ብላስኮን አልጋ ወራሹን አደረገው።"} {"id": "44449", "contents": "ቤሊጊዩስ ወይም ቤልጊዩስ በፈረንሣይ አፈ ታሪክ የኬልቶች (በጋሊያ፣ አሁንም ፈረንሳይ አገር) ንጉሥ ነበረ። የሉግዱስ ልጅና ተከታይ ይባላል። እርሱ የቤልጅግ አገር (የጥንቱም «ቤልጊካ») ሞክሼ፣ እንዲሁም የኗሪዎቹ («ቤልጋያውያን» የተባለው ብሔር) አባት እንደ ነበር ተጽፏል። እንዲሁም በአሁኑ ፈረንሳይ አገር የሆኑት የቦቬና ባቬ ከተሞች መሥራች ተባለ። በአንዱ መጽሐፍ ዘንድ በቤልጅግ ዙሪያ አሸናፊ ነበር። በሌላ መጽሐፍ ግን ሦስተኛው የሉግዱስ ልጅ ሆኖ ከወንድሞቹ ጋር አገሩን አካፍሎ ከሰን ወንዝና ማርን ወንዝ እስከ ራይን ወንዝ ያለውን ክፍላገር ለራሱ ወሰደ። ከቤሊጊዩስ በኋላ የጣልያን ንጉሥ የዩፒተር ካምቦብላስኮን ልጅ ያሲዩስ ያኒጌና በኬልቲካ ደግሞ ንጉሥ ሆነ። ስለዚህ ዘውዱ ከሄርኩሌስ ሊቢኩስ ልጅ ጋላጤስ ትውልድ ወደ ሄርኩሌስ ሌላ ልጅ ቱስኩስ ዘር አለፈ።"} {"id": "48997", "contents": "ዳ ናንግ አለም አቀፍ አይሮፕላን ማረፊያ በዳ ናንግ ቬትናም የሚገኝ አውሮፕላን ማረፊያ ነው።"} {"id": "44467", "contents": "ሽፈራው ሽጉጤ ወላሳ ኢትዮጵያዊ የፖለቲካ ሰው ሲሆኑ በአሁኑ ጊዜ yeminstroch bet halafi ናቸው።"} {"id": "4468", "contents": "1 January 1928 - 10 September 1928 እ.ኤ.ኣ. = 1920 ዓ.ም. 11 September 1928 - 31 December 1928 እ.ኤ.ኣ. = 1921 ዓ.ም."} {"id": "49039", "contents": "ግንደ ቆርቁር (Picidae) በአለም ዙሪያ የሚገኝ ሰፊ የአዕዋፍ አስተኔ ነው። 35 ወገኖችና 240 ዝርዮች አሉበት።"} {"id": "49063", "contents": "ቡርያቲያ በሩሲያ ውስጥ የሚገኝ ክፍላገር («ሪፐብሊክ») ነው።"} {"id": "4570", "contents": "1 January 1876 - 9 September 1876 እ.ኤ.ኣ. = 1868 ዓ.ም. 10 September 1876 - 31 December 1876 እ.ኤ.ኣ. = 1869 ዓ.ም."} {"id": "44485", "contents": "ኡሰርካሬ ኸንጀር ላይኛ ግብጽ በ2ኛው ጨለማ ዘመን (13ኛው ሥርወ መንግሥት) ከ1774 እስከ 1766 ዓክልበ. ግድም ድረስ የገዛ ፈርዖን ነበረ። ምናልባት የኹታዊሬ ወጋፍ ተከታይ ነበረ። በቶሪኖ ቀኖና ነገሥታት ዝርዝር ላይ «ኡሰር<..>ሬ <...>ጀር» ይገኛል። በመምኅር ኪም ራይሆልት አስተሳሰብ፣ «ኸንጀር» የሚለው ስያሜ ግብጽኛ ሳይሆን በአንዳንድ ሴማዊ ቋንቋዎች «እሪያ» ማለት ሊሆን ይችላል። ስለዚህ ሴማዊው ፲፬ኛው ሥርወ መንግሥት በጌሤም እየገዛ ምናልባት የሴማውያን ተጽእኖ በጤቤስ መንግሥት ደግሞ በዚህ ሊታይ ይችላል። ኸንጀር በተለይ ስላሠራው «የኸንጀር ሀረም» ይታወቃል። በዚህ ሀረም በሁለት ድንጋዮች የኸንጀር ፩ኛው ዓመትና የ፭ኛው ዓመት ዘመነ መንግሥት ተመዘገበ። ስለዚህ ብዙ ሊቃውንት ከ፭ ዓመታት በላይ እንደ ገዛ አያምኑም። በዚህ ዘመን «ኦሩስ፣ አኸንኸሬስ፣ አኮሪስ፣ ኸንክሬስ፣ አኸሬስ» በግብጽ እንደ ገዙ በአንዳንድ ምንጭ ይገኛል። እነዚህ ስሞች ሆር አዊብሬ፣ ሰኸምሬኹታዊ ኻውባው፣ ሰጀፋካሬ፣ ኸንጀር፣ እና ስመንኽካሬ ቢመስሉም፣ ከማኔጦን ጀምሮ ስሞቻቸው ከ፲፱ኛው ሥርወ መንግሥት ፈርዖኖች ጋር እንደ ተዛቡ ይመስላል። «ኸንክሬስ» የ፰ ወይም ፲፪ ዓመታት ዘመን እንደ ነበረው ይባላል። በአንዳንድ የድሮ ምንጭ ደግሞ «ኸንክሬስ» በዘጸአት ዘመን የጠፋው ፈርዖን ሲባል ይህ ደግሞ እንደ ተዛበ ይመስላል። በኸንጀር ዘመን ጠቅላይ ሚኒስትሩ («ጨቲ» የሚባለው ሹመት) አንኹ እንደ ነበር ይታወቃል። የአንኹ ቤተሠብ ኃይለኛ ሹሞች ነበሩ፣ አባቱ ዛሞንት በ3 አመነምሃት ዘመን ጨቲ ሲሆን የአንኹ ሁለት ወንድ ልጆች ረሠነብና ኢይመሩ በኋላ ጨቲዎች ሆኑ። ይህም አንኹ ደግሞ በኻአንኽሬ ሶበክሆተፕ (1795-1791 ዓክልበ. ግ.) ጨቲ መሆኑ ታውቋል፤ ስለዚህ አንኹ ምናልባት ከኻአንኽሬና ከኸንጀር መካከል ለገዙት ፈርዖኖች ለሁላቸው እንደ ጨቲ ያገልግል ነበር። እንዲህ ከሆነ፣ በዚህ ዘመን ጨቲው እውነተኛው ባለሥልጣን ሲሆን ፈርዖኖች ግን ድካሞችና በቶሎ የሚተኩ እንደ ነበሩ ይመስላል። የኸንጀር ሀረም ምስል የኸንጀር ስም በአንድ ጽላት ላይ የንግሥት ሰነብኸናስ ጥንዚዛ K.S.B. Ryholt: The Political Situation in Egypt during the Second Intermediate Period, c. 1800 – 1550 BC, Carsten Niebuhr Institute Publications, vol. 20."} {"id": "4648", "contents": "1 January 1838 - 9 September 1838 እ.ኤ.ኣ. = 1830 ዓ.ም. 10 September 1838 - 31 December 1838 እ.ኤ.ኣ. = 1831 ዓ.ም."} {"id": "4654", "contents": "1 January 1835 - 10 September 1835 እ.ኤ.ኣ. = 1827 ዓ.ም. 11 September 1835 - 31 December 1835 እ.ኤ.ኣ. = 1828 ዓ.ም."} {"id": "4672", "contents": "1 January 1826 - 9 September 1826 እ.ኤ.ኣ. = 1818 ዓ.ም. 10 September 1826 - 31 December 1826 እ.ኤ.ኣ. = 1819 ዓ.ም."} {"id": "44551", "contents": "የቶንጋ እግር ኳስ ማህበር በቶንጋ የእግር ኳስ አስተዳዳሪ አካል ነው። ማህበሩ የተመሠረተው በ1965 እ.ኤ.አ. ሲሆን የቶንጋ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድንን ያዘጋጃል። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "44557", "contents": "የሲሸልስ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የሲሸልስ እግር ኳስ አስተዳዳሪ አካል ነው። ፌዴሬሽኑ በ1976 እ.ኤ.አ. የተመሠረተ ሲሆን የሲሸልስ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድንንና የተለያዩ ብሔራዊ ውድድሮችን ያዘጋጃል። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "45133", "contents": ""} {"id": "44731", "contents": "ክለብ አትሌቲኮ ቤላ ቪዝታ ወይም ባጭሩ ቤላ ቪዝታ በሞንቴቪዴዎ፣ ኡራጓይ የሚገኝ እግር ኳስ ክለብ ነው። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "5434", "contents": "1 January 1448 - 6 September 1448 እ.ኤ.ኣ. = 1440 ዓ.ም. 7 September 1448 - 31 December 1448 እ.ኤ.ኣ. = 1441 ዓ.ም."} {"id": "6244", "contents": "1 January 1045 - 3 September 1045 እ.ኤ.ኣ. = 1037 ዓ.ም. 4 September 1045 - 31 December 1045 እ.ኤ.ኣ. = 1038 ዓ.ም."} {"id": "6268", "contents": "1 January 1035 - 4 September 1035 እ.ኤ.ኣ. = 1027 ዓ.ም. 5 September 1035 - 31 December 1035 እ.ኤ.ኣ. = 1028 ዓ.ም."} {"id": "6280", "contents": "1 January 1029 - 3 September 1029 እ.ኤ.ኣ. = 1021 ዓ.ም. 4 September 1029 - 31 December 1029 እ.ኤ.ኣ. = 1022 ዓ.ም."} {"id": "6286", "contents": "1 January 1026 - 3 September 1026 እ.ኤ.ኣ. = 1018 ዓ.ም. 4 September 1026 - 31 December 1026 እ.ኤ.ኣ. = 1019 ዓ.ም."} {"id": "38803", "contents": "መሰላ (ወረዳ) በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው። {{አቀማመጥ |align=center መሰላ (ወረዳ) በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "38821", "contents": "ሱዴ በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው። {{አቀማመጥ |align=center ሱዴ በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "6358", "contents": "1 January 990 - 2 September 990 እ.ኤ.ኣ. = 982 ዓ.ም. 3 September 990 - 31 December 990 እ.ኤ.ኣ. = 983 ዓ.ም."} {"id": "6364", "contents": "1 January 987 - 3 September 987 እ.ኤ.ኣ. = 979 ዓ.ም. 4 September 987 - 31 December 987 እ.ኤ.ኣ. = 980 ዓ.ም."} {"id": "6454", "contents": "ጃንዩዌሪ (እንግሊዝኛ: January) በጎርጎርያን ካሌንዳር ውስጥ መጀመርያው ወር ነው። በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር ይህ ወር የታኅሣሥ መጨረቫና የጥር መጀመርያ ነው። ወሩ 31 ቀኖች አሉት። ጃንዩዌሪ የወሩ ስም በእንግሊዝኛ አጠራር ሲሆን፣ ይህ የተወረሰ ከሮማይስጥ Ianuarius /ያኑዋሪዩስ/ ነው፤ ትርግሙም «የአረመኔ ጣኦት ያኑስ ወር» ነው።"} {"id": "49555", "contents": "ገለዓድ (ዕብራይስጥ፦ גִּלְעָד /ጊልዓድ/) በብሉይ ኪዳን መሠረት ከዮርዳኖስ ወንዝ ምሥራቅ፣ አሁን በዮርዳኖስ አገር የሆነ ተራራማ አገር ነበር። ገለዓድ መጀመርያ በኦሪት ዘፍጥረት ምዕራፍ 31 ይጠቀሳል። ያዕቆብ ከላባን ከፓዳን-አራም (የካራን ዙሪያ ወይም «ሁለት ወንዞች ምካከል») በሸሸ ጊዜ ወደ ገለዓድ ተራራ መጣ። በቅርቡ ላባንም እዚያ አገኘውና አብረው አንድ ሐውልትና የጠረፋቸውን ምስክር ድንጋይ ክምችት ሠርተው ስምምነት ተዋዋሉ። ቦታው በዕብራይስጥ ጊልዓድ «የምስክር ክምችት» ሲባል፣ በአራማይስጥም ይጋርሠሀዱታ «የምስክር ክምችት» ተባለ። በኋላ ዘመን ሙሴ ዕብራውያንን ከሲና ልሳነ ምድር ሲመራቸው በዚያ አገር አሞራውያን፣ ነጉሥ ሴዎንና የባሳን ንጉሥ ዐግ፣ ይገዙበት ነበር። ዕብራውያን እንዲያልፉ ስላልፈቀዱ በሙሴ መሪነት አሸነፏቸውና አገሩን ያዙ። ከዚህ ተነሥተው በኢያሱ ወልደ ነዌ መሪነት ዮርዳኖስን ተሻግረው ከነዓንን ወረሩ። ከዚያ በኋላ በእስራኤል ዘመነ መሳፍንት እስራኤላውያን አንዳንድ ጊዜ ወደ ጣኦታት ዞረው በባዕድ ገዦች ሲወድቁ መሬታቸውን ሁሉ አጡ። ከ1226-1204 ዓክልበ. ገደማ የፈረደባቸው ኢያዕርና ልጆቹ በገለዓድ 30 ከተሞች እንደ ገዙ በመጽሐፈ መሳፍንት 10 ይዘገባል። (በ፩ መጽሐፈ ዜና መዋዕል 2:22 ደግሞ ኢያዕር 23 ከተሞች በገለዓድ እንደ ገዛ ይጠቅሳል።) ከርሱ በኋላ ግን የአሞን ሕዝብ አገራቸውን ከ1204-1186 ዓክልበ."} {"id": "6526", "contents": "1 January 908 - 2 September 908 እ.ኤ.ኣ. = 900 ዓ.ም. 3 September 908 - 31 December 908 እ.ኤ.ኣ. = 901 ዓ.ም."} {"id": "6538", "contents": "1 January 902 - 2 September 902 እ.ኤ.ኣ. = 894 ዓ.ም. 3 September 902 - 31 December 902 እ.ኤ.ኣ. = 895 ዓ.ም."} {"id": "6544", "contents": "1 January 900 - 2 September 900 እ.ኤ.ኣ. = 892 ዓ.ም. 3 September 900 - 31 December 900 እ.ኤ.ኣ. = 893 ዓ.ም."} {"id": "6550", "contents": "1 January 897 - 1 September 897 እ.ኤ.ኣ. = 889 ዓ.ም. 2 September 897 - 31 December 897 እ.ኤ.ኣ. = 890 ዓ.ም."} {"id": "6556", "contents": "1 January 894 - 1 September 894 እ.ኤ.ኣ. = 886 ዓ.ም. 2 September 894 - 31 December 894 እ.ኤ.ኣ. = 887 ዓ.ም."} {"id": "6574", "contents": "1 January 885 - 1 September 885 እ.ኤ.ኣ. = 877 ዓ.ም. 2 September 885 - 31 December 885 እ.ኤ.ኣ. = 878 ዓ.ም."} {"id": "6820", "contents": "1 January 764 - 1 September 764 እ.ኤ.ኣ. = 756 ዓ.ም. 2 September 764 - 31 December 764 እ.ኤ.ኣ. = 757 ዓ.ም."} {"id": "6832", "contents": "1 January 758 - 1 September 758 እ.ኤ.ኣ. = 750 ዓ.ም. 2 September 758 - 31 December 758 እ.ኤ.ኣ. = 751 ዓ.ም."} {"id": "6844", "contents": "1 January 752 - 1 September 752 እ.ኤ.ኣ. = 744 ዓ.ም. 2 September 752 - 31 December 752 እ.ኤ.ኣ. = 745 ዓ.ም."} {"id": "6856", "contents": "1 January 746 - 1 September 746 እ.ኤ.ኣ. = 738 ዓ.ም. 2 September 746 - 31 December 746 እ.ኤ.ኣ. = 739 ዓ.ም."} {"id": "6892", "contents": "1 January 728 - 1 September 728 እ.ኤ.ኣ. = 720 ዓ.ም. 2 September 728 - 31 December 728 እ.ኤ.ኣ. = 721 ዓ.ም."} {"id": "6898", "contents": "1 January 725 - 1 September 725 እ.ኤ.ኣ. = 717 ዓ.ም. 2 September 725 - 31 December 725 እ.ኤ.ኣ. = 718 ዓ.ም."} {"id": "6904", "contents": "1 January 722 - 1 September 722 እ.ኤ.ኣ. = 714 ዓ.ም. 2 September 722 - 31 December 722 እ.ኤ.ኣ. = 715 ዓ.ም."} {"id": "6916", "contents": "1 January 716 - 1 September 716 እ.ኤ.ኣ. = 708 ዓ.ም. 2 September 716 - 31 December 716 እ.ኤ.ኣ. = 709 ዓ.ም."} {"id": "6922", "contents": "1 January 713 - 1 September 713 እ.ኤ.ኣ. = 705 ዓ.ም. 2 September 713 - 31 December 713 እ.ኤ.ኣ. = 706 ዓ.ም."} {"id": "49699", "contents": "ማይወይኒ በትግራይ ክልል አድዋ ወረዳ ታሕታይ ሎጎምቲ ቀበሌ ከቀበለው በስተደቡብ በኩል ትገኛለች፤ ሚካኤል የሚባል ቤተክርስትያን ያላት ነች፤ የንግስ በአሉ 12ሕዳር ይከበራል፡፡ በበጋ ወቅት በፍራፍሬ የሚያፈሩባት አከባቢ ነች፡፡ በአብዛኛዉ በሎሚ ፣ ብርቱኳን እና ዘይትሁን የምትታወቅ አከባቢ ነች፡፡ በስተደቡብ ከ ወረዳ ወርዒለከ ትዋሰናለች፡፡"} {"id": "49735", "contents": "አሚ-ሳዱቃ ከ1559 እስከ 1538 ዓክልበ. ድረስ (ኡልትራ አጭር) የባቢሎን ንጉሥ ነበረ። አባቱን አሚ-ዲታናን ተከተለው። ለአሚ-ሳዱቃ ዘመን 21 የዓመት ስሞቹ ታውቀዋል። እነዚህ የዓመት ስሞች ባብዛኛው ስለ አረመኔ መቅደስና ሥርዓት የሚነኩ ናቸው። ምንም ዘመቻ ስለማይጠቅሱ ስላማዊ ዘመን እንደ ሆነ ይመስላል። በ2ኛውና እንደገና በ10ኛው ዓመት የሕዝብ ዕዳዎች እንደ ሠረዘ ይላሉ። ለዚሁም የአዋጅ ሰነዱ ታውቆ የአሞራውያንና አካዳውያን ወገኖች እኩልነት እንዳረጋገጠ ታውቋል። በንጉሥ አሚ-ሳዱቃ ዘመን በ8ኛው ዓመት የዘሃራ ሁኔታና አቀማመጥ «የአሚ-ሳዱቃ ዘሃራ ጽላት» በተባለው ሰነድ በደንብ ስለ ተመዘገበ፣ ይህ የታሪክ ሊቃውንት ዘመኑን ለመወሰን ረድቷል። ስለዚሁ የሥነ ፈለክ ቁጠራ፣ የአሚ-ሳዱቃ 8ኛው አመት ወይም በ1702፣ በ1646፣ በ1582፣ ወይም በ1550 ዓክልበ. እንደ ተከሠተ ታወቀ። ዛሬ የአንዳንድ አገራት ታሪክ ሊቃውንት «መካከለኛ አቆጣጠር» የተባለውን ሲቀበሉ፣ የአሚሳዱቃ 8ኛው አመት በ1646 እና የባቢሎን ውድቀት በ1603 ዓክልበ. የሚወስኑት ናቸው። አለዚያ «አጭር አቆጣጠር» ተከትለው የአሚሳዱቃ 8ኛው አመት በ1582፣ የባቢሎንም ውድቀት በ1539 ዓክልበ. ያደርጉታል። ባለፈው ቅርብ ጊዜ ግን በሥነ ቅርስ እርምጃ ሳቢያ የአሦር ነገሥታት ዘመናት ቁጥር ለማወቅ ስለ ተቻለ፣ የፈረንሳይ ሊቅ ዤራርድ ዠርቱ «ከሁሉ አጭሩ» ('ኡልትራ አጭር' ወይም 'አብልጦ አጭር') አቆጣጠር በትክክል እንደሚስማማው አስረድቷል። የአሚሳዱቃ 8ኛው አመት በ1550፣ የባቢሎንም ውድቀት በ1507 ዓክልበ."} {"id": "45541", "contents": "\"ኢትዮጵያ ኢትዮጵያ ኢትዮጵያ ቅደሚ\" በደርግ ዘመነ መንግሥት የኢትዮጵያ ብሔራዊ መዝሙር ነበር። ኢትዮጵያ ኢትዮጵያ ኢትዮጵያ ቅደሚ በኅብረተሰባዊነት አብቢ ለምልሚ! ቃል ኪዳን ገብተዋል ጀግኖች ልጆችሽ ወንዞች ተራሮችሽ ድንግል መሬትሽ ለኢትዮጵያ አንድነት ለነፃነትሽ መስዋዕት ሲሆኑ ለክብር ለዝናሽ! ተራመጂ ወደፊት በጥበብ ጎዳና ታጠቂ ለሥራ ላገር ብልጽግና! የጀግኖች እናት ነሽ በልጆችሽ ኩሪ ጠላቶችሽ ይጥፉ ለዘላለም ኑሪ! ግጥም: አሰፋ ገብረማርያም ዜማ: ዳንኤል ዮሐንስ"} {"id": "7006", "contents": "1 January 671 - 1 September 671 እ.ኤ.ኣ. = 663 ዓ.ም. 2 September 671 - 31 December 671 እ.ኤ.ኣ. = 664 ዓ.ም."} {"id": "45589", "contents": "ኣማርኛ እንደሌላ የዓለም ፊደላት በእራሱ ፊደል ለብዙ ዘመናት በእጅ ሲጻፍ ቆይቶ በ፲፱፻ ዓ.ም. ገደማ በማተሚያ መሣሪያ ሊከተብ ችሏል። ኤውሮፓ ውስጥም ማተሚያ ቤቶች ቀደም ብለው ኣትመውበታል። የግዕዝ ፊደል በዶ/ር ኣበራ ሞላ ፈጠራ ወደ ኮምፒዩተር ገብቶ ከ፲፱፻፹ ዓ.ም. ወዲህ በኮምፕዩተር መጠቀም ከመቻሉም ሌላ በዩኒኮድ ዕውቅና ኣግኝቷል። ይህ የውክፔዲያ ገጽም የቀረበው በእዚሁ ሥርዓት ሲሆን በቋንቋው የተጻፉ መረጃዎች ቊጥር እያደገ ነው። የዓማርኛ ፊደልና ቋንቋም ዕውቅና እያደገ ስለመጣ በእጅ ስልኮችም በሚገባ ሥራ ላይ እየዋለ ነው። ኣፕል የቋንቋ ገበታዎቹን ሌሎችም እንዲጠቀሙበት በ፳፻፯ ዓ.ም. ስለከፈተ ዓማርኛን እንደሌላ የዓለም ባለፊደል ቋንቋዎች መርጦ መጠቀም ተችሏል።"} {"id": "45619", "contents": "ኻሆተፕሬ 6 ሶበክሆተፕ ግብጽ በ2ኛው ጨለማ ዘመን (13ኛው ሥርወ መንግሥት) ምናልባት ከ1680 እስከ 1676 ዓክልበ. ግድም ድረስ የገዛ ፈርዖን ነበረ። ስሙ የቶሪኖ ቀኖና በተባለው ዝርዝር ይገኛል፤ ዘመኑ ፬ አመት፣ ፰ ወር፣ ፳፱ ቀን እንደ ቆየ ይለናል። ከዚህ በላይ ከአንዳንድ ቅርስ ይታወቃል። K.S.B. Ryholt: The Political Situation in Egypt during the Second Intermediate Period, c. 1800 – 1550 BC, Carsten Niebuhr Institute Publications, vol. 20. Copenhagen: Museum Tusculanum Press, 1997 (እንግሊዝኛ)"} {"id": "7048", "contents": "1 January 650 - 31 August 650 እ.ኤ.ኣ. = 642 ዓ.ም. 1 September 650 - 31 December 650 እ.ኤ.ኣ. = 643 ዓ.ም."} {"id": "7054", "contents": "1 January 647 - 1 September 647 እ.ኤ.ኣ. = 639 ዓ.ም. 2 September 647 - 31 December 647 እ.ኤ.ኣ. = 640 ዓ.ም."} {"id": "7060", "contents": "1 January 644 - 31 August 644 እ.ኤ.ኣ. = 636 ዓ.ም. 1 September 644 - 31 December 644 እ.ኤ.ኣ. = 637 ዓ.ም."} {"id": "7072", "contents": "1 January 638 - 31 August 638 እ.ኤ.ኣ. = 630 ዓ.ም. 1 September 638 - 31 December 638 እ.ኤ.ኣ. = 631 ዓ.ም."} {"id": "7078", "contents": "1 January 635 - 1 September 635 እ.ኤ.ኣ. = 627 ዓ.ም. 2 September 635 - 31 December 635 እ.ኤ.ኣ. = 628 ዓ.ም."} {"id": "7084", "contents": "1 January 632 - 31 August 632 እ.ኤ.ኣ. = 624 ዓ.ም. 1 September 632 - 31 December 632 እ.ኤ.ኣ. = 625 ዓ.ም."} {"id": "7114", "contents": "1 January 617 - 31 August 617 እ.ኤ.ኣ. = 609 ዓ.ም. 1 September 617 - 31 December 617 እ.ኤ.ኣ. = 610 ዓ.ም."} {"id": "7120", "contents": "1 January 614 - 31 August 614 እ.ኤ.ኣ. = 606 ዓ.ም. 1 September 614 - 31 December 614 እ.ኤ.ኣ. = 607 ዓ.ም."} {"id": "7132", "contents": "1 January 608 - 31 August 608 እ.ኤ.ኣ. = 600 ዓ.ም. 1 September 608 - 31 December 608 እ.ኤ.ኣ. = 601 ዓ.ም."} {"id": "38959", "contents": "ጎሮ ጉቱ በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው። {{አቀማመጥ |align=center ጎሮ ጉቱ በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "2266", "contents": "ፍሎረንስ (Florence) በፒናል ካውንቲ፥ አሪዞና፥ ዩናይትድ ስቴትስ የሚገኝ ከተማ ነው። በ2000 እ.ኤ.አ. የከተማው የሕዝብ ብዛት 17,054 ነበር። ከተማው የፒናል ካውንቲ መቀመጫ ነው። የአሪዞና ስቴትም ትልቁ ወህኒ-ቤት በፍሎረንስ ይገኛል። ፍሎረንስ በ33°2'32\" ሰሜን እና 111°23'4\" ምዕራብ ይገኛል። 21.5 ካሬ ኪ.ሜ. ቦታ ሲሸፍን ከዚህ ውስጥም ምንም ቦታ ውሃ አልሸፈነም። በ2000 እ.ኤ.አ. 17,054 ሰዎች ፣ 2,226 ቤቶች እና 1,540 ቤተሰቦች በከተማው ይገኛሉ። የሕዝብ ስርጭት 794.3 በ1 ካሬ ኪ.ሜ. ነው።"} {"id": "2272", "contents": "ዩማ (Yuma) በዩማ ካውንቲ፥ አሪዞና፥ ዩናይትድ ስቴትስ የሚገኝ ከተማ ነው። በ2000 እ.ኤ.አ. የከተማው ሕዝብ ብዛት 77,515 ነበር። ከተማው የዩማ ካውንቲ መቀመጫ ነው። ዩማ በ32°41'32\" ሰሜን እና 114°36'55\" ምዕራብ ይገኛል። 276.4 ካሬ ኪ.ሜ. ቦታ ሲሸፍን ከዚህ ውስጥም 0.2 ካሬ ኪ.ሜ በውሃ ተሸፍኗል። በ2000 እ.ኤ.አ. 77,515 ሰዎች ፣ 26,649 ቤቶች እና 19,613 ቤተሰቦች በከተማው ይገኛሉ። የሕዝብ ስርጭት 280.6 በ1 ካሬ ኪ.ሜ. ነው።"} {"id": "2362", "contents": "ዛሬውን በሰፊ ጥቅም ላይ ያሉት የዓለም ጽሕፈቶች በ5 ዋና መደቦች ሊካፈሉ ይችላሉ። እነዚህም፦ ሎጎግራም (የቃል ምልክቶች) አብጃዶች (የተናባቢ ምልክቶች) አልፋቤቶች (የተናባቢ እና የአናባቢ ምልክቶች) ሲላባሪ (ሌሎች የክፍለ-ቃል ምልክቶች) አቡጊዳዎች (ተመሳሳይ የክፍለ-ቃል ምልክቶች) በሎጎግራፊክ ጽሕፈቶች እያንዳንዱ ምልክት ወይም ሎጎግራም ለአንድ ቃል ይቆማል። የግብጽ ሃይሮግሊፎች መጀመርያ ከሎጎግራም (ስዕሎች) ብቻ ተሠራ። ዕጅግ በጥንት ቅድመ-ታሪክ ዘመን ግን የተናባቢ ምልክቶች እና የክፍለ-ቃል ምልክቶች ተጨመሩለት። በሌሎቹ ጥንታዊ ሎጎግራም ጽሕፈቶች ደግሞ እያንዳንዱ ምልክት ለቃል ወይም ለክፍለ-ቃል ሆኖ ይጻፍ ነበር። ከነዚህም የትንሹ እስያ ሃይሮግሊፍ፣ ኩነይፎርም ጽሕፈት፣ የማያ ሃይሮግሊፍ አሉ። ኣሁን የቻይና ጽሕፈት እንዲሁም ከሎጎግራም ይሠራል። የቻይና ጽሕፈት ከቻይንኛ ጭምር ለሌሎች ልሳናት እንደ ቬትናምንኛ፣ ኮሪይኛ ቀድሞ ይጠቀም ነበር። ዛሬም የቻይና ምልክቶች በጃፓንኛ ጽሕፈት ደግሞ ይገኛሉ። በቻይና ዙሪያ ሌሎች ተመሳሳይ ጽሕፈቶች ዪ ጽሕፈት፣ ታንጉት ጽሕፈት፤ የናቂ ጽሕፈት ይገኛሉ። በሲላቢክ ጽሕፈቶች እያንዳንዱ ምልክት ለአንድ ክፍለ-ቃል ይጠቅማል። በ'ጥሬ ሲላቢክ' ጽሕፈቶች፣ እነኚህ ምልክቶች ለአንድ ድምጽ አይመሳሰሉም። ስለዚህ «ቴ..."} {"id": "2368", "contents": "ሶማሊያ ሶማሌ ክልል ሶማሌ (ብሔር) ሶማሊላንድ"} {"id": "2458", "contents": "ጸጋዬ ገብረ መድህን ሃዲስ አለማየሁ ዳኛቸው ወርቁ ሰሎሞን ዴሬሳ ከበደ ሚካኤል ብርሃኑ ዘሪሁን መንግስቱ ለማ መስፍን ሃብተማርያም ሙሉጌታ ጉደታ ማሞ ውድነህ ስብሃት ገብረ እግዚአብሄር በዓሉ ግርማ ሲሳይ ንጉሱ አቤ ጉበኛ አዳም ረታ አረፈዓይኔ ሐጐስ አበራ ለማ አማረ ማሞ አንዳርጌ መስፍን ጃርሶ ሞትባይኖር ኪሩቤል ሰርቅ ዳንኤል ተስፋዬ ገብረአብ ተስፋዬ ገሰሰ [[ኢሳይያስ ልሳኑ ወርቅ አፈራሁ ከበደ ዓለማየሁ ማሞ አፈንዲ ሙተቂ ሙሉጌታ ሉሌ ማዕረጉ በዛብህ ጳውሎስ ኞኞ አሰፋ ገብረ ማርያም አጥናፍሰገድ ኪዳኔ በእውቀቱ ስዩም ኅሩይ ወልደሥላሴ (ብላቴን ጌታ) ማኅተመ ሥላሴ ወልደ መስቀል (ብላቴን ጌታ) ተክለ ሐዋርያት ተክለ ማርያም (ፊታውራሪ ) ማሞ ለማ (ሻለቃ ) አፈወርቅ ገብረ ኢየሱስ እንዳለጌታ ከበደ አለማየሁ ገላጋይ ኃይሉ ገብረዮሐንስ (ገሞራው) አለቃ ገብረሃና ገብረማሪያም አርአያ ጌታሁን ተክለአቢብ ማትያስ ከተማ (ወለላዬ) (ይህ ባሕል ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "2518", "contents": "ለ ሉ ሊ ላ ሌ ል ሎ ሏ ላዊ (ወይም ላዌ፥ ለው) በጥንታዊ አቡጊዳ ተራ 12ኛው ፊደል ነው። እንዲሁም በከነዓን በአራማያ በዕብራይስጥ በሶርያም ፊደሎች 12ኛው ፊደል «ላሜድ» ይባላል። በዓረብኛ ደግሞ ተመሳሳይ ፊደል «ላም» ተብሎ በ«አብጃድ» ተራ 12ኛ ነው። የላዊ መነሻ ከቅድመ-ሴማዊ ጽሕፈት እንደ ሆነ ይታስባል። በዚህ ጽሕፈት ፊደሉ የቅዝምዝም ስዕል መስለ። ለዚህም ተመሳሳይ የግብጽ ሀይሮግሊፍ ነበር። አጠራሩ ግን «ዐወት» ነበር። በግብፅ የሠሩት ሴማውያን ግን በቋንቋቸው «ላሜድ» ስላሉት፣ ይህ ስዕል «ል» ሆኖ እንዲሰማ መጣ። የከነዓን «ላሜድ» እንዲሁም ከዚህ ምልክት ተወስዶ በዚያ መንገድ የዕብራይስጥና የአራማያ «ላሜድ» የአረብኛም «ላም» ወለደ። ከዚህ በላይ የግሪክ አልፋቤት «ላምብዳ» (Λ, λ) አባት ሆነ። እሱም የላቲን አልፋቤት (L l) እና የቂርሎስ አልፋቤት (Л л) ወላጅ ሆነ። ስለዚህ እነዚህ ሁሉ የ«ላዊ» ሩቅ ዘመዶች ሊባሉ ይቻላል። በተጨማሪ የግዕዝ ቁጥር ፴ (ሠላሳ) ከግሪኩ Λ በመወሰዱ እሱም የ«ለ» ዘመድ ነው።"} {"id": "2542", "contents": "ዐ ዑ ዒ ዓ ዔ ዕ ዖ ዐይን በጥንታዊ አቡጊዳ ተራ 16ኛው ፊደል ነው። እንዲሁም በከነዓን በአራማያ በዕብራይስጥ በሶርያም ፊደሎች 16ኛው ፊደል «ዐይን» ይባላል። በዓረብኛ ደግሞ ተመሳሳይ ፊደል «ዐይን» ተብሎ በ«አብጃድ» ተራ 16ኛ ነው። በመጀመርያው (ግዕዝ) ቅርጽ (አ) በልሳነ ግዕዝ እንደ ሌሎቹ ፊደላት የ«ኸ» አናባቢ ድምጽ ሆነው ነበር፤ በአማርኛ ግን ድምጹ እንደ አራተኛው (ራብዕ) ቅርጽ (ዓ) አንድላይ ነው። በአማርኛ አጻጻፍ ብዙ ጊዜ ከአልፍ (አ) ጋራ ሊለዋውጥ ይችላል። ቀድሞ ግን ድምጾቻቸው የተለያዩ ነበሩ። የዐይን መነሻ ከቅድመ-ሴማዊ ጽሕፈት እንደ ሆነ ይታስባል። በዚህ ጽሕፈት ፊደሉ የዐይን ስዕል መስለ። ለዚህም ተመሳሳይ የግብጽ ሀይሮግሊፍ ነበር። አጠራሩ ግን «ኢር» ነበር። በግብፅ የሠሩት ሴማውያን ግን በቋንቋቸው «ዐይን» ስላሉት፣ ይህ ስዕል «ዐ» ሆኖ እንዲሰማ መጣ። የከነዓን «ዐይን» እንዲሁም ከዚህ ምልክት ተወስዶ በዚያ መንገድ የዕብራይስጥና የአራማያ የአረብኛም «ዐይን» ወለደ። ከዚህ በላይ የግሪክ አልፋቤት «ኦሚክሮን» (ትንሹ ኦ ማለት፣ Ο, ο) አባት ሆነ። እሱም የላቲን አልፋቤት (O o) እና የቂርሎስ አልፋቤት (О о) ወላጅ ሆነ። ስለዚህ እነዚህ ሁሉ የ«ዐይን» ሩቅ ዘመዶች ሊባሉ ይቻላል። በተጨማሪ የግዕዝ ቁጥር ፸ (ሳባ) ከግሪኩ ο በመወሰዱ እሱም የ«ዐ» ዘመድ ነው።"} {"id": "2602", "contents": "ሃሰኩራ ሮኩኤሞን ጹነናጋ (支倉六右衛門常長, 1563–1614 ዓ.ም.) ጃፓናዊ ሳሙራይ (መኮንን) እና የሰንዳይ ዳይምዮ (ገዥ) የዳተ ማሳሙነ ሎሌ ነበሩ። ከ1605 ዓ.ም. እስከ 1612 ዓ.ም. ድረስ ወደ ሜክሲኮ፣ እስፓንያ፣ ፈረንሳይ እና ጣልያን አገሮች አምባሳደር ሆነው ይፋዊ ጉብኝት አደረጉ። ከማንም በፊት ወደ አሜሪካ አህጉር የተላኩት የጃፓን መንግሥት ልዩ ተወካይ እሳቸው ነበሩ። ከዚያ በላይ የርሳቸው ተልዕኮ በታሪክ መዝገብ የሚታወቀው መጀመርያው ጃፓናዊ-ፈረንሳያዊ ግንኙነት ሆኗል። ስለ ልጅነታቸው ብዙ ባይታወቅም፣ በታይኮ (እንደራሴ) ሂደዮሺ በኮርያ ላይ በተደረገው ወረራ ጊዜ በ1584 እና በ1589 ዓ.ም. ዘመቻዎች ልምድ ያለው ሳሙራይ ሆነው እንደ ተሳተፉ ይታወቃል። በ16ኛው ምዕተ ዓመት ከተካሄደው አንድሬስ ዴ ኡርዳኔታ ጉዞ ጀምረው እስፓንያውያን በፊሊፒንስ የያዙትን መሬት መሠረት አድርገው በሜክሲኮና በቻይና መካከል ፓሲፊክ ውቅያኖስን ይሻገሩ ነበር። በ1563 ዓ.ም. ማኒላ ለምሥራቅ እስያ ሁሉ መሠረታቸው ሆነላቸውና። የስፓንያ መርከቦች አንዳንዴ በመውጅ ትይዘው በጃፓን ዳር ላይ ሲሰበሩ በዚህ አጋጣሚ ግንኙነት ከአገሩ መጣ። እስፓንያውያን የክርስትናን ሃይማኖት ወደ ጃፓን ለማስፋፋት ፈልገው ነበር። ነገር ግን ተፅእኖ ወደ ጃፓን ለመዘርጋት የተደረገው ጥረት ከ\"ኢየሱሳውያን\" ወገን ብርቱ ተቃውሞ አገኘ፤ እነኚህ ወንጌሉን በአገሩ ውስጥ በ1541 ዓ.ም. ስብከት ጀምረው ነበርና። ከዚያ በላይ ፖርቱጊዞችና ሆላንዶች ከጃፓን ጋር ስለነበራቸው መገበያየት ከስፓንያ ምንም ውድድር ለማየት አልወደዱም ነበር። በ1601 የስፓንያ ታላቅ መርከብ ሳን ፍራንሲስኮ ከማኒላ ወደ ሜክሲኮ ሲሄድ መውጅ አጋጥሞት በጃፓን ጠረፍ ላይ በቶክዮ ዙሪያ በቺቦ ሲጠፋ መርከበኞቹ በኗሪዎች አማካይነት ድነው ስላምታ ይሰጡና የመርከቡ አለቃ ሮድሪጐ ደ ቪቨሮ ከሾጉን (ደጃዝማች) ቶኩጋዋ ኢኤያሱ ጋራ ተገናኙ። በኅዳር 23 ቀን 1602 ዓ.ም. የስምምነት ውል ተፈራርመው፣ እስፓንያውያን በምሥራቅ ጃፓን ውስጥ አንድ ፋብሪካ ለመሥራት፣ የማዕድን ሠራተኞች ከ\"አዲስ ስፓንያ\" (ሜክሲኮ) ወደ አገሩ ለማስገባት፣ የስፓንያ መርከቦች አስፈላጊነት እንደሆነባቸው ጃፓንን ለመጎብኘት ተፈቅደው፣ ደግሞ የጃፓን ተልእኮ ወደ እስፓንያ ቤተ መንግሥት እንዲጓዝ ተወሰነ። በቶክዮ ዙሪያ ይሰብክ የነበረው መነኩሴ ሉዊስ ሶተሎ ወደ አዲስ እስፓንያ (ሜክሲኮ) አምባሳደር ሆኖ እንዲላክ ሾጉኑን አስረዳቸው። በ1602 ሶተሎ ከተረፉት እስፓንያዊ መርከበኞችና ከ22 ጃፓናውያን ጋራ ለሾጉኑ በእንግሊዛዊው ዠብደኛ በዊሊያም አዳምስ በተሠራው መርከብ በሳን ብዌና ቨንቱራ ላይ ተሣፍሮ ወደ ሜክሲኮ ተጓዘ። አዲስ እስፓንያ ደርሶ እንደራሴውን ሉዊስ ደ ቨላዝኮ አገናኘ። እሳቸው ታዋቂውን ዠብደኛ ሰባስትያን ቪዝካይኖ አምባሳደር ሆኖ ወደ ጃፓን ለመላክ ተስማሙ። በተጨማሪ ከጃፓን ወደ ምሥራቅ እንደ ሆኑ የታሰቡትን \"የወርቅና የብር ደሴቶች\" እንዲፈልግ ልዩ የሆነ ትእዛዝ መደቡት። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "2620", "contents": "የመርዌ ጽሕፈት ከ200 ዓክልበ. ያሕል ጀምሮ በመርዌ መንግሥት (ዛሬ ሱዳን) የመርዌ ቋንቋ የተጻፈበት ፊደል ነበር። የወጣው ከግብፃዊው ሃይሮግሊፊክና ዴሞቲክ ጽሕፈቶች ነበር። ከመርዌ መንግሥት በኋላ በተከተሉት በኖባ መንግሥታት ደግሞ ክርስትና እስከ ገባ ድረስ ምናልባት ይጠቅም ነበር፡፡ ከክርስትና በኋላ የጥንታዊ ኖባ ቋንቋ የተጻፈበት በግሪክ ፊደል ሲሆን ከዱሮ መርዌ ጽሕፈት 3 ምልክቶች ተጨምረው ነበር፡፡ በጠቅላላ 23 ምልክቶች ነበሩበት፡፡ ከነዚህ መሀል 4 አናባቢዎች፣ እነሱም /አ/, /እ/, /ኢ/, ና /ኦ/ ነበሩ፡፡ የተናባቢ ምልክቶች ለብቻ ሲታዩ የ/አ/ ድምጽ ያሰሙ ነበር፡፡ ለዚህ ፊደል ሁለት አይነቶች እነሱም ሃይሮግሊፊክና ዴሞቲክ ነበሩ፡፡ የሃይሮግሊፊክ ቅርጾች በተለይ የሚገኙ በሐውልቶች ነው፡፡ እሱ ከላይ እስከ ታች ይጻፍ ነበር፣ ዴሞቲክ ከቀኝ እስከ ግራ ይጻፍ ነበር፡፡ ሁለት ወይም ሦስት ነጥብ ቃላት ለመለየት ጠቀመ፡፡ የፊደሎቹ ፍች የገለጸው ሊቅ እንግሊዛዊው ፍራንሲስ ልወልን ግሪፊስ በ1901 ዓ.ም. ነበር፡፡ ዳሩ ግን እስከ ዛሬ ድረስ ቋንቋው እራሱ በደንብ አይታውቅም፡፡ Meroitic - AncientScripts Meroitic at Omniglot የመርዌ ፎንት ለኮምፕዩተር የመርዌ ጽሕፈት ያለበት ቅርሶች"} {"id": "2758", "contents": "መዝናኛ ተመልካችን ደስ የሚያሰኝ ወይም የሚያዝናና ክዋኔ፣ ድርጊት ወይም ትርዒት ነው። ይህ ሁልጊዜ ለብዙ ተመልካቾች ሳይሆን ለአንዳንድ አይነት ለምሳሌ ለኮምፒውተር መጫወቻ ተመልካቹ አንድያ ብቻ ሊሆን ይችላል። በዚህ ምሳሌ ተመልካች ድግሞ ከመመልከት በላይ በመጫወቻው ውስጥ ይሳተፋል። አንዳንድ አይነቶች: ሙዚቃ ቀልዶች ሥነ ጽሑፍ ፊልም ቴሌቪዥን ራዲዮ ስፖርት መጫወቻ"} {"id": "2776", "contents": "መስከረም ፭ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፭ኛው ዕለት ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በዘመነ ሉቃስ ፫፻፷፩ ዕለታት ሲቀሩ፤ በዘመነ ዮሐንስ ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፫፻፷ ዕለታት ይቀራሉ። ፲፭፻፴፫ ዓ/ም -አጼ ልብነ ድንግል በነገሡ በ፴፪ ዓመታቸው ሐሙስ ዕለትደብረ ዳሞ ላይ አረፉ። የንጉሠ ነገሥትነት ሥልጣን፣ ዘውድና ዙፋናቸው በዚሁ ዕለት ወደልጃቸው የ ፲፰ ዓመቱ አጼ ገላውዴዎስ (ስመ መንግሥት፣ አፅራር ሰገድ)ተላለፈ። ፲፮፻፪ ዓ/ም - የእንግሊዝ መርከበኛ ሄንሪ ሀድሰን (በዛሬዋ ኒው ዮርክ ከተማ) በስሙ የተሠየመውን የሀድሰን ወንዝን አገኘ። ፲፰፻፭ ዓ/ም - የናፖሌዎን ወራሪ ሠራዊት እንዳይማርከው የሩሲያ ሰራዊት የመስኮብን ከተማ አቃጠለ። ፲፱፻፯ ዓ/ም - የመጀመሪያው የዓለም ጦርነት ላይ ታንክ የተባለው የጦር መሣሪያ አገልግሎት ላይ ዋለ። ፲፱፻፵፭ ዓ/ም - የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ኤርትራና ኢትዮጵያ በ”ኅብረታዊ መንግሥት” እንዲዋሃዱ አጸደቀ። ፳፻፫ ዓ/ም - በሁለት ትላልቅ የኢትዮጵያሕዝባዊ ድርጅቶች የመሪዎች መፈንቅል ተፈጸመ። የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ሥራ አስፈጻሚ በመሆን ላለፉት ስድስት ዓመት ያገለገሉት አቶ ግርማ ዋቄ፣ ሥራቸውን ለቀቁ። አቶ ግርማን የሚተኳቸው ምክትላቸው አቶ ተወልደ ገብረማርያም ይሆናሉ ይባላል። በዚሁ ዕለት የኢትዮጵያ ቴሌኮሙኒኬሽን ኮርፖሬሽን ዋና ሥራ አስፈጻሚ በመሆን ላለፉት አራት ዓመታት ያገለገሉት አቶ አማረ አምሳሉም ሥራቸውን ለቀቁ ፲፰፻፹፫ ዓ/ም በወንጀላዊ ልብ ወለድ ጽሑፎቿ “አቻ የላት” የምትባለው እንግሊዛዊቷ ደራሲ አጋታ ክሪስቲ (Agatha Christie)፣ ቶርኪ (Torquay) በምትባል ከተማ ተወለደች። (ክሪስቲ በ ፲፱፻፷፰ ዓ/ም ሞተች) ፲፫፻፵፮ ዓ/ም - ኢትዮጵያዊው መነኩሴ አባ ኤውስጣቴዎስ በስደት በሚኖሩበት አርመን አገር ላይ ሞቱ። (እንግሊዝኛ) http://en.wikipedia.org/wiki/September_15 (እንግሊዝኛ) http://www.ethiopianhistory.com/Ewostatewos * መርስዔ ኀዘን ወልደ ቂርቆስ፤ \"የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን የመጀመሪያው ፓትረያርክ (፲፱፻፶፩ ዓ/ም)"} {"id": "2794", "contents": "የቡሪንዲ ሪፕብሊከ (ቀድሞ ኡሩንዲ (urundi) የተባለ ሲሆን) በአፍሪካ ውስጥ የምትግኝ ተንሽ አገር ናት። በሩዋንዳ፥ ታንዛኒያ፥ እና በኮንጎ ዲሞክራቲክ ሪፑብሊክ ትዋሰናልች። አገሯ ወደብ-የለሽ ብትሆንም ከታንጋንዪካ ሐይቅ ጋር ትዋሰናለች። የቡሩንዲ ዋና ከተማ እስከ ታህሳስ 2011 ዓም ድረስ ቡጁምቡራ ሲሆን ከዚያ ወደ ጊቴጋ ተዛወረ። የሀገሩ የህዝብ ብዛት ወደ 8.7 ሚሊዮን እንደሆነ ይገመታል። የቱዋ፣ ቱትሲና ሁቱ ብሔሮች በቡሩንዲ ለአምስት ምእተ ዓመታት ያህል ኖረዋል። የቱትሲ ሕዝብ ቡሩንዲን በየንጉሥ መንግሥትነት ለሁለት መቶ ዓመታት ያህል መርቷል። ግን በ፳ኛው ክፍለ ዘመን መግቢያ ላይ፣ አካባቢው በጀርመንና ቤልጅግ ቁጥጥር ስር ላይ ኖሯል። ቡሩንዲና ሩዋንዳም አንድ ላይ ሩዋንዳ ኡሩንዲ እየተባሉ በቅኝ ግዛት ጊዜ ተጠርተዋል። በአካባቢው የሰፈነው የፖለቲካ ቀውስ በቡሩንዲ የእርስ በርስ ጦርነት ፈጥሮአል። በአሁኑ ጊዜ ቡሩንዲ ፕሬዝዳንታዊ የተወካዮች ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሆና ትመራለች። ከሀገሩ ሕዝብ ውስጥ ፷፪ ከመቶ የሮማ ካቶሊክ እምነት ተከታይና ከ፰ እስከ ፱ ከመቶ እስላም ሲሆን የተቀረው ሌሎች የክርስትና ዕምነቶችን ወይም ባህላዊ ሃይማኖቶችን ይከተላል። ቡሩንዲ ከዓለም አስር እጅግ ድሀ ሀገራት አንዷ ናት። የዚህ ምክንያት ከሆኑት ውስጥ ጦርነቶች፣ ሙስና፣ የትምህርት አለመስፋፋትና የኤድስ በሽታ ይጠቀሳሉ። የተፈጥሮ ሀብቶቿ መዳብና ኮባልትን ይጨምራሉ። ኤክስፖርት ከምታደርጋቸው ምርቶች መካከል ዋናዎቹ ቡናና ስኳር ናቸው። የመጀመሪያው የቡሩንዲ ነዋሪዎች የፒግሚ ሰዎች ናቸው። ከዛም በባንቱ ሕዝቦች ባብዛኛው ተተክተዋል። በ16ኛው ክፍለ ዘመን ነጻ መንግሥት ነበረ። ከዛ በ1903 እ.ኤ.አ. የጀርመን ቅኝ ግዛት ሆነች። በአንደኛው የዓለም ጦርነት ጊዜ ወደ ቤልጅግ ተላለፈች።"} {"id": "3118", "contents": "ነሐሴ 18 ቀን: የባንዲራ ቀን በላይቤሪያ፤ ብሔራዊ በዓል በዩክራይን፣ ሲዬራ ሌዎን... 1825 - ባርነት በእንግሊዝ አገር ግዛቶች ሁሉ ባዋጅ ተከለከለ። 1831 - እንግሊዝ ሆንግኮንግን ማረከ። 1960 - ፈረንሳይ ኑክሊዬር ቦምብ በፈተና በመፈንዳቷ ወደ ንዩክሌር ሃያላት ገባች። 1983 - ዩክሬን ነጻነቱን ከሶቭየት ኅብረት አዋጀ።"} {"id": "3124", "contents": "ነሐሴ 24 ቀን: የአቡነ ተክለሃይማኖት በዓለ እረፍታቸው የሚከበርበት ቀን ፤ የድል ቀን በቱርክ (የ 1922 ዱምሉፒናር ድል ለማስታወስ)፤ የቅዱስ ሮዛ በዓል በፔሩ... 1934 - የአላም አል ሓልፋ ውጊያ በጀርመንና እንግሊዝ ታንኮች መኃል በግብፅ በረሃ ጀመረ። 1959 - ጡርጉድ ማርሻል መጀመርያ አፍሪቃ-አሜሪካዊ የዋና ብሔራዊ ችሎት ፈራጅ ተሾሙ።"} {"id": "46195", "contents": ""} {"id": "3304", "contents": "ሚያዝያ ፳፪'፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪፻፴፪ኛው ዕለት ሲሆን፤ የፀደይ (በልግ)ወቅት ፳፯ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፻፴፬ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፻፴፫ ቀናት ይቀራሉ። ፲፱፻፶፪ ዓ/ም - በጄኔራል መንግሥቱ ንዋይ የሚመራው የክብር ዘበኛ ሠራዊት በሱሉልታ አካባቢ የጦር ታክቲክ ልምምድ አካሄደ። ይሄንን ልምምድ ብዙዎች የታኅሣሥ ግርግር ዝግጅት እና ትልቅ የማስጠንቀቂያ ደውል መሆኑን ይገምታሉ። ፲፱፻፷፮ ዓ/ም - በኢትዮጵያ አብዮታዊ እንቅስቃሴ የ፪ተኛ ክፍለ ጦር ሰራዊት የአስመራ ከተማን በቁጥጥሩ ስር አዋለ። የንጉሠ ነገሥቱ መንግሥት የፖስታ እና ቴሌኮሙኒኬሽን ሚኒስትሩ ሌተና ጄኔራል አሰፋ አየነ በአብዮታዊ ወታደሮች በዚህ ዕለት እስር ላይ ሲውሉ፤ የመከላከያ ሚኒስቴር ደግሞ የኢትዮጵያ ሠራተኞች ማኅበርን ሕገ-ወጥ አድማ ማካሄዱን ካላቆመ እንደሚዘጋ ማስጠንቀቂያ ሰጠ። ፲፱፻፴፯ ዓ/ም - የናዚ ጀርመን መሪ የነበረው አዶልፍ ሂትለር በዚህ ዕለት የራሱን ነፍስ አጠፋ። (እንግሊዝኛ) FCO 371/1829 - ANNUAL REVIEW FOR ETHIOPIA FOR 1974"} {"id": "3310", "contents": "በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ ጊኔ የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "3328", "contents": "(ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "3358", "contents": ""} {"id": "46543", "contents": "በንጋሉሩ፣ ከ1998 ዓም ቀድሞም ባንጋሎር የሕንድ ከተማ ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "7330", "contents": "1 January 513 - 30 August 513 እ.ኤ.ኣ. = 505 ዓ.ም. 31 August 513 - 31 December 513 እ.ኤ.ኣ. = 506 ዓ.ም."} {"id": "46663", "contents": "ኒደርዛክስን (ጀርመንኛ፦ Niedersachsen «ታችኛ ዛክስን») የጀርመን ክፍላገር ነው። መቀመጫው ሃኖቨር ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "7342", "contents": "1 January 507 - 31 August 507 እ.ኤ.ኣ. = 499 ዓ.ም. 1 September 507 - 31 December 507 እ.ኤ.ኣ. = 500 ዓ.ም."} {"id": "7348", "contents": "1 January 504 - 30 August 504 እ.ኤ.ኣ. = 496 ዓ.ም. 31 August 504 - 31 December 504 እ.ኤ.ኣ. = 497 ዓ.ም."} {"id": "46801", "contents": "ኦክስፎርድ (እንግሊዝኛ፦ Oxford) የእንግሊዝ ከተማ ነው። በተለይ ስለ ጥንታዊው ዩኒቨርስቲ ኦፍ ኦክስፎርድ ይታወቃል። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "46831", "contents": "ቁም የሚለው ምልክት ነጂዎች ከመቀጠላቸው በፊት ማቆም እንዳለባቸው ለምግለጽ የሚያገለግል ምልክት ነው። ቁም የሚሉ ምልክቶች በዓለም አቀፍ ደረጃ ይጠቀማሉ። በዋነኝነት የሚጠቀሙባቸው ሀገራት አሜሪካና ደቡብ አፍሪካ ናቸው። በአውሮፓ ያሉ ሀገራት አባዛኛው ውስጥ ምልክቶቹ የበለጠ ትንንሽ መንገዶች ላይ ነው የሚጠቀሙት። ሌሎች ሀገራት ውስጥ እንደ እንግሊዝ፣ ሆላንድ ወይም አውስትራሊያ እነዚህ ምልክቶች የማየት ችሎታ በጣም የተወሰነ የሆነባቸው ቦታዎች ብቻ ነው የሚገኙት።"} {"id": "7378", "contents": "1 January 489 - 29 August 489 እ.ኤ.ኣ. = 481 ዓ.ም. 30 August 489 - 31 December 489 እ.ኤ.ኣ. = 482 ዓ.ም."} {"id": "7390", "contents": "1 January 483 - 30 August 483 እ.ኤ.ኣ. = 475 ዓ.ም. 31 August 483 - 31 December 483 እ.ኤ.ኣ. = 476 ዓ.ም."} {"id": "7396", "contents": "1 January 480 - 29 August 480 እ.ኤ.ኣ. = 472 ዓ.ም. 30 August 480 - 31 December 480 እ.ኤ.ኣ. = 473 ዓ.ም."} {"id": "7402", "contents": "1 January 477 - 29 August 477 እ.ኤ.ኣ. = 469 ዓ.ም. 30 August 477 - 31 December 477 እ.ኤ.ኣ. = 470 ዓ.ም."} {"id": "46897", "contents": "የአስተሳሰብ ሕግጋት ማለት ማናቸውም ስሜት የሚሰጡ ሐሳቦች ሊከተሉዋቸው የሚገቡ ሕግጋት ማለት ነው። ይህ ፈላስፎች በዘመናት ላይ ያገኙት አንድ የሥልጣኔ ምርት ነው። እነዚህ ሕግጋት እጅግ መሠረታዊ እና ሁሉም የዕውቀት ዘርፍ ሊከተሏቸው የሚገባ ብቻ ሳይሆን በዕለት ተዕለት ኑሮ ሳይቀር ሊተገበሩ የሚገቡ ናቸው። የሕግጋቱ ብዛት ሦስት ሲሆን እንደሚከተለው ይዘረዘራሉ፦ ሕግ ፩)የተቃርኖ ሕግ፦ ሁለት ተቃራኒ ዓረፍተ ነገሮች፣ በአንድ ጊዜ እውነት ሊሆኑ አይችሉም። ወይንም በሌላ አነጋገር አንድ ዓረፍተ ነገር በአንድ ጊዜ እውነት እና ውሸት ሊሆን ከቶ አይችልም። ሕግ ፪)መሃከል አግላይ ሕግ፦ አንድ ዓረፍተ ነገር ቢሰጥ፣ ወይ እራሱ እውነት ነው፣ ወይም ደግሞ ተቃራኒው እውነት ነው። ከዚህ ውጭ የሆነ፣ በሁለቱ ዓረፍተነገሮች መካከል ገብቶ እውነት የሆነ ሦስተኛ አረፍተ ነገር ፈጽሞ የለም። በሌላ አነጋገር፣ አንድ ዓረፍተ ነገር ወይም እውነት ነው ወይም ውሸት ነው እንጅ ሌላ ሦስተኛ ነገር ሊሆን አይችልም። ሕግ ፫)የማንነት ሕግ፦ ሁሉም ነገር ከራሱ ጋር አንድ አይነት ነው። በሌላ አነገጋገር አንድ አረፍተ ነገር እውነት ከሆነ፣ እውነት ነው። ይሄ ሕግ በጣም ግልጽ ቢመስልም አንድ አንድ ጊዜ ጥርጣሬ ላይ ሊዎድቅ ይችላል። ለምሳሌ የመታገስ ቁመት ሜትር ከሃያ ነው። የሚለው ዓረፍተ ነገር የዛሬ አስር አመት እውነት ቢሆን፣ ዛሬ ቁመቱ ሲጨምር ውሸት ይሆናል። ይሁንና፣ ህጉ ለሚቀየሩ ነገሮች ሳይሆን ባሉበት ለረጉ ነገሮች ብቻ ነው የተደነገገው። እዚህ ላይ ተቃራኒ ሲባል ዘመናዊና የጠራ ትርጉም አለው፣ አለበለዚያ እላይ የተጠቀሱት ህግጋት አይሰሩም። ለምሳሌ፦ ሁሉም ሰው ኬኒያዊ ነው ለሚለው ዓረፍተ ነገር ተቃራኒ ቢፈለግ፣ ሁሉም ሰው ኬኒያዊ አይደለም እሚል ይሆናል። ይሁንና ሁሉም ሰው ኬኒያዊ አይደለም ማለት ምን ማለት ነው?"} {"id": "46909", "contents": "ዩጎስላቪያ ከ1911 ዓም እስከ 1933 ዓም ድረስ እና እንደገና ከ1937 ዓም እስከ 1984 ዓም ድረስ በአውሮጳ የነበረ ታሪካዊ አገር ነበር። ከ1984 ዓም ጀምሮ አገሩ ተለይቶ አሁን 7 አገራት እነርሱም ስሎቬኒያ፣ ክሮኤሽያ፣ ቦስኒያ፣ ሰርቢያ፣ ኮሶቮ፣ ሞንቴኔግሮ እና የመቄዶንያ ሬፑብሊክ ይባላሉ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "46915", "contents": "የኢቤሪያ ልሳነ ምድር ከአውሮፓ ሦስት ትልልቅ ልሳኖች ምዕራባዊው ነው። አሁን በእስፓንያ፣ ፖርቱጋል፣ አንዶራና ጂብራልታር ይከፈላል።"} {"id": "7438", "contents": "1 January 459 - 30 August 459 እ.ኤ.ኣ. = 451 ዓ.ም. 31 August 459 - 31 December 459 እ.ኤ.ኣ. = 452 ዓ.ም."} {"id": "7456", "contents": "1 January 450 - 29 August 450 እ.ኤ.ኣ. = 442 ዓ.ም. 30 August 450 - 31 December 450 እ.ኤ.ኣ. = 443 ዓ.ም."} {"id": "50089", "contents": "ሙኸርና አክሊል የደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልልና የጉራጌ ዞን ወረዳ ነው። ስሙ የመጣውም ከሚኖሩበት ሰባትቤት ጉራጌ ብሔሮች የአንዱ ነው፤ እነሱም ሙኸርኛ (ጉራግኛ) ተናጋሪዎች ናቸው። ከ1999 ዓም በፊት የቀድሞው እዣና ወለኔ ወረዳ ክፍል ነበረ።"} {"id": "8884", "contents": "ሆላንድ (ወይም ኔዘርላንድ ኔዘርላንድስ ኔደርላንድ፤ ሆላንድኛ፡ Nederland /ነድርላንት/) በአውሮጳ ውስጥ የሚገኝ አገር ነው። ኔዘርላንድ ብዙ ጊዜ «ሆላንድ» ሲባል፣ ይኸው ስያሜ በትክክል ግን የአንዱ ትልቅ ክፍላገር ስም ብቻ ነው። በሆላንድኛ፣ የ«ነድርላንት» ትርጒም «ታችኛ አገር» ሲሆን በብዙዎች ቋንቋዎች ያለው ስም ከዚህ ነው። የ«ሆላንድ» ትርጒም ደግሞ ከጥንታዊ ሆላንድኛ «ሆልት-ላንት» ማለት «እንጨት አገር» መጣ። የሥራ ቋንቋ ሆላንድኛ በምዕራብ ጀርመናዊ ቋንቋዎች መካከል ይቆጠራል፤ እንዲሁም በግዛቱ ውስጥ የሚነገረው ሌላ ቋንቋ ፍሪዝኛ በቅርብ ይዛመዳል። በሆላንድ ብዙ መስኖ፣ ቦይ ይታያል፣ ሕዝባዊ መጓጓዣ አገልግሎቱ ማለፊያ ነው። ብዙ ሕዝብ በብስክሌት ይጓዛሉ፣ ብዙ ጊዜም ይዘንባል። ብዙ ሰዎች በቡና ሱቅ ፊት ትቀምጠው ቡና ሲጠጡ ይታያሉ። ልማዳዊ አበሳሰሉ በጣም የተቀመመ አይደለም። ብዙ ታዋቂ አይቦች (ፍሮማጆ) ለምሳሌ ጉዳ ፍሮማጆ፣ ከኔዘርላንድ አሉ። ሁለት በዓለም ዝነኛ የሆኑ የሆላንድ ሰዎች ሬምብራንት፣ የ17ኛው ክፍለ ዘመን ሰዓሊ፣ እና ቪንሰንት ቫን ጎ፣ የ19ኛው ክፍለ ዘመን ሰዓሊ፣ ናቸው። 1600ዎቹ የኔዘርላንድ ወርቃማ ዘመን ተብሏል። ክሪኬት የተባለው የኳስ ጨዋታ ደግሞ በሆላንድ እንደሚወድድ እንደሚጫወትም በተረፈው ዓለም ብዙ ጊዜ አይታስብም። በመላው አገር የክሪኬት ቡድኖችና ብሔራዊ አሸናፊነት ውድድር አላቸው። ሆኖም እግር ኳስ፣ ፈጣን ተሽካካሪ ጫማ ስፖርት፣ እና ሆኪ (ገና የመሰለ ጨዋታ) ደግሞ ዋና ተወዳጅ መሠረት አላቸው። በሆላንድ ገና፣ የክርስቶስ ልደት፣ በተለመደው ቀን ይከበራል፣ ቅዱስ ኒኮላስ ግን (ሳንታ ክሎዝ ወይም በሆላንድኛ /ስንተርክላስ/) የሚከበርበት ቀን በኅዳር 25 ወይም ከገና በፊት አንድ ወር ያህል ነው። አራስ ልጅ ለሚጎበኙ ሰዎች ብስኩትና የእንሶስላ ዘር በስኳር ማቅረብ ሌላ የሆላንድ ባህላዊ ልማድ ነው። ለፋሲካ በዓል ደመራዎች ይነደዳሉ፣ የንጉሡ ልደት በዓል በሚያዝያ ፲፱ ቀን ሲከበር፣ ነጋዴዎች ብርቱካን ልብስ ለብሰው በከተሞች መሃል ገበያ ያደርጋሉ። የኔዘርላንድ መንግሥት ከኔዘርላንድ በአውሮጳ ጭምር በካሪቢያን ባህር ውስጥ ሌሎች ጥገኛ ግዛቶች አሉት፦ አሩባ፣ ኩረሳው፣ ስንት-ማርትንና ካሪቢያን ኔዘርላንድ ደሴቶች ናቸው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "50149", "contents": "ከግራናዳ ከተማ በስተ ደቡብ ወደ 50 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ ኦሜቴፔ ደሴት ይገኛል። በደሴቱ ላይ የሚታየው የተፈጥሮ ውበትና ለም የሆነው አፈሩ ለመኖሪያነት ተፈላጊ እንዲሆን አድርጎታል። እንዲያውም የኒካራጓ የግብርና ታሪክ የሚጀምረው በዚህ አካባቢ ነው። በዛሬው ጊዜ ኦሜቴፔ ወደ 42,000 የሚጠጉ ነዋሪዎች ያሏት ሲሆን የሚተዳደሩትም ዓሣ በማጥመድ እንዲሁም እንደ በቆሎ፣ ሙዝ፣ ቡና እና ሌሎች የእህል ዓይነቶችን በማልማት ነው። እዚህም ቢሆን እጅግ አስደናቂ የሆኑ የዱር እንስሳት ይገኛሉ። ኃይለኛ ድምፅ የሚያወጡ በጣም ብዙ በቀቀኖችን፣ ነጭና ሰማያዊ ላባ ያላቸውን የሚያማምሩ ወፎች እንዲሁም ብዙ ሰው የሚወዳቸውን ነጭ ፊት ያላቸው ጦጣዎች ማግኘት ይቻላል።"} {"id": "50179", "contents": "መጽሐፈ ኢዮብ (ዕብራይስጥ: אִיּוֹב‎ – ʾIyyōḇ)"} {"id": "50197", "contents": "​ሱቲዳ (ታይኛ: สุทิดา) የታይላንድ እቴጌ የተወለደው 3 ሰኔ 1978 የታይ ንግሥት ናት"} {"id": "50233", "contents": "ወደ ሮማውያን በአዲስ ኪዳን የመጀመሪያው መልዕክት ሲሆን ቅዱስ ጳውሎስ በቆሮንጦስ እያለ በ፶ ዎቹ ዓ.ም. የጻፈው መልዕክት ነው። ይህ ምዕራፍ ፲፮ ሲሆን በ፳፯ ንዑስ ክፍሎች ይከፈላል። ጳውሎስ በዚህ መልዕክቱ በመንፈሳዊው ሥራው የተባበሩትን ቅዱሳን ሁሉ ያመሰግናል፣ ምዕመንን ይባርካል ፣ ያበረታታል ...። ቅዱስ ጳውሎስ ለሮማውያን መልዕክቱን የጻፈበት ምክንያት አይሁዳውያንና ሮማውያን በሰላም አንድላይ በሮም ለብዙ ዘመናት ሲኖሩ ቆይተው ክርስትና በተመሠረተበት ወቅት፣ አይሁዳውያን ክርስቶስ እኛን ነው የመረጠን ለመንግሥቱ እናንተን አይደለም... ሲሊ ሮማውያን ደግሞ እናንተ ሰቀላችሁት እንጂ ምን አደረጋቹህለት... እየተባባሉ እርስበእርሳቸው ጥል ስለፈጠሩ እነሱን ለማስታረቅ ጻፈው። የጳውሎስ መልዕክት ወደ ሮማውያን ምዕራፍ ፲፮ 1፤በክንክራኦስ፡ባለች፡ቤተ፡ክርስቲያን፡አገልጋይ፡የምትኾን፡እኅታችንን፡ፌቤንን፡ዐደራ፡ብያችዃለኹ፤ 2፤ለቅዱሳን፡እንደሚገ፟ባ፟፡በጌታ፡ተቀበሏት፥ርሷ፡ለብዙዎች፡ለኔም፡ለራሴ፡ደጋፊ፡ነበረችና፥ከእናንተም፡ በምትፈልገው፡በማናቸውም፡ነገር፡ርዷት። 3፤በክርስቶስ፡ኢየሱስ፡ዐብረውኝ፡ለሚሠሩ፡ለጵርስቅላና፡ለአቂላ፡ሰላምታ፡አቅርቡልኝ፤ 4፤እነርሱም፡ስለ፡ነፍሴ፡ነፍሳቸውን፡ለሞት፡አቀረቡ፥የአሕዛብም፡አብያተ፡ክርስቲያናት፡ዅሉ፡ የሚያመሰግኗቸው፡ናቸው፡እንጂ፡እኔ፡ብቻ፡አይደለኹም፤ 5፤በቤታቸውም፡ላለች፡ቤተ፡ክርስቲያን፡ሰላምታ፡አቅርቡልኝ። ከእስያ፡ለክርስቶስ፡በኵራት፡ለኾነው፡ ለምወደ፟ው፡ለአጤኔጦን፡ሰላምታ፡አቅርቡልኝ። 6፤ስለ፡እናንተ፡ብዙ፡ለደከመች፡ለማርያ፡ሰላምታ፡አቅርቡልኝ። 7፤በሐዋርያት፡መካከል፡ስመ፡ጥሩዎች፡ለኾኑ፥ደግሞም፡ክርስቶስን፡በማመን፡ለቀደሙኝ፥ዐብረውኝም፡ ለታሰሩ፡ለዘመዶቼ፡ለአንዲራኒቆንና፡ለዩልያን፡ሰላምታ፡አቅርቡልኝ። 8፤በጌታ፡ለምወደ፟ው፡ለጵልያጦን፡ሰላምታ፡አቅርቡልኝ። 9፤በክርስቶስ፡ዐብሮን፡ለሚሠራ፡ለኢሩባኖን፡ለምወደ፟ውም፡ለስንጣክን፡ሰላምታ፡አቅርቡልኝ። 10፤በክርስቶስ፡መኾኑ፡ተፈትኖ፡ለተመሰገነው፡ለኤጤሌን፡ሰላምታ፡አቅርቡልኝ። ከአርስጣባሉ፡ቤተ፡ሰዎች፡ ላሉት፡ሰላምታ፡አቅርቡልኝ። 11፤ለዘመዴ፡ለሄሮድዮና፡ሰላምታ፡አቅርቡልኝ። ከንርቀሱ፡ቤተ፡ሰዎች፡በጌታ፡ላሉት፡ሰላምታ፡አቅርቡልኝ። 12፤በጌታ፡ኾነው፡ለሚደክሙ፡ለፕሮፊሞናና፡ለጢሮፊሞሳ፡ሰላምታ፡አቅርቡልኝ።በጌታ፡እጅግ፡ለደከመች፡ ለተወደደች፡ለጠርሲዳ፡ሰላምታ፡አቅርቡልኝ። 13፤በጌታ፡ኾኖ፡ለታወቀ፡ለሩፎን፡ለኔና፡ለርሱም፡እናት፡ሰላምታ፡አቅርቡልኝ። 14፤ለአስቀሪጦንና፡ለአፍለሶንጳ፡ለሄሮሜንም፡ለጳጥሮባም፡ለሄርማንም፡ከነርሱም፡ጋራ፡ላሉ፡ወንድሞች፡ ሰላምታ፡አቅርቡልኝ። 15፤ለፍሌጎንና፡ለዩልያ፡ለኔርያና፡ለእኅቱም፡ለአልንጦንም፡ከነርሱ፡ጋራ፡ላሉ፡ቅዱሳን፡ዅሉ፡ሰላምታ፡ አቅርቡልኝ። 16፤በተቀደሰ፡አሳሳም፡ርስ፡በርሳችኹ፡ሰላምታ፡ተሰጣጡ። የክርስቶስ፡አብያተ፡ክርስቲያናት፡ዅሉ፡ሰላምታ፡ ያቀርቡላችዃል። 17፤ነገር፡ግን፥ወንድሞች፡ሆይ፥እናንተ፡የተማራችኹትን፡ትምህርት፡የሚቃወሙትን፡መለያየትንና፡ ማሰናከያን፡የሚያደርጉትን፡ሰዎች፡እንድትመለከቱ፡እለምናችዃለኹ፥ከነርሱ፡ዘንድ፡ፈቀቅ፡በሉ፤ 18፤እንዲህ፡ያሉት፡ለገዛ፡ሆዳቸው፡እንጂ፡ለጌታችን፡ለኢየሱስ፡ክርስቶስ፡አይገዙምና፥በመልካምና፡በሚያቈላምጥ፡ንግግርም፡ተንኰል፡የሌለባቸውን፡ሰዎች፡ልብ፡ያታልላሉ። 19፤መታዘዛችኹ፡ለዅሉ፡ተወርቷልና፤እንግዲህ፡በእናንተ፡ደስ፡ይለኛል፤ነገር፡ግን፥ለበጎ፡ነገር፡ ጥበበኛዎች፡ለክፉም፡የዋሆች፡እንድትኾኑ፡እወዳለኹ። 20፤የሰላምም፡አምላክ፡ሰይጣንን፡ከእግራችኹ፡በታች፡ፈጥኖ፡ይቀጠቅጠዋል።የጌታችን፡የኢየሱስ፡ክርስቶስ፡ ጸጋ፡ከእናንተ፡ጋራ፡ይኹን። 21፤ዐብሮኝ፡የሚሠራ፡ጢሞቴዎስ፡ዘመዶቼም፡ሉቂዮስና፡ኢያሶን፡ሱሲጴጥሮስም፡ሰላምታ፡ያቀርቡላችዃል። 22፤ይህን፡መልእክት፡የጻፍኹ፡እኔ፡ጤርጥዮስ፡በጌታ፡ሰላምታ፡አቀርብላችዃለኹ። 23፤የእኔና፡የቤተ፡ክርስቲያን፡ዅሉ፡አስተናጋጅ፡ጋይዮስ፡ሰላምታ፡ያቀርብላችዃል። የከተማው፡መጋቢ፡ ኤርስጦስ፡ወንድማችንም፡ቁአስጥሮስ፡ሰላምታ፡ያቀርቡላችዃል። 24፤የጌታችን፡የኢየሱስ፡ክርስቶስ፡ጸጋ፡ከኹላችኹ፡ጋራ፡ይኹን፤አሜን። 25-26፤እንግዲህ፡እንደ፡ወንጌሌ፡ስለ፡ኢየሱስ፡ክርስቶስም፡እንደ፡ተሰበከ፥ከዘለዓለም፡ዘመንም፡የተሰወረው፡ አኹን፡ግን፡የታየው፡በነቢያትም፡መጻሕፍት፡የዘለዓለም፡እግዚአብሔር፡እንደ፡አዘዘ፡ለእምነት፡መታዘዝ፡ ይኾን፡ዘንድ፡ለአሕዛብ፡ዅሉ፡የታወቀው፡ምስጢር፡እንደ፡ተገለጠ፡መጠን፡ሊያበረታችኹ፡ለሚችለው፥ 27፤ብቻውን፡ጥበብ፡ላለው፡ለእግዚአብሔር፡በኢየሱስ፡ክርስቶስ፡እስከ፡ዘለዓለም፡ድረስ፡ክብር፡ ይኹን፤አሜን፨ የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ፀጋው፤ ሀብተ ወልድ፤ ሕይወተ ልቦና፣ ገቢረ ተአምራት፣ ወመንክራተ ተስፋ መንግሥተ ሰማያት፣ ስርየተ ኃጢአት ይደረግላቹህ። በቆሮንጦስ የተጻፈች በከንክርኤስ ያሉ ምዕመናን የምትረዳ በፌቤን እጅ ለሮም ሰዎች ከጳውሎስ የተላከች ክታብ ደረሰች ተፈፀመች። ወስብሐት ለእግዚአብሔር።"} {"id": "50353", "contents": "ዮሐንስ የሚለው ስም ልዩ ልዩ ትርጉሞች አሉት። መጥምቁ ዮሐንስ - በወንጌላት እንደ ተገለጸ በኢየሱስ ወቅት የሰበከ ቅዱስ ዮሐንስ - የኢየሱስ ተከታይ፣ ሐዋርያው የዮሐንስ ወንጌል - ሐዋርያው የጻፉት ወንጌል በአዲስ ኪዳን ዘመነ ዮሐንስ - በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር ዓመታት ሁሉ በአራት መደባት ይዞራሉ፤ እነሱም ስለ ሐዋርያት ስሞች ዘመነ ማቴዎስ፣ ማርቆስ፣ ሉቃስ (ተጨማሪ የጳጉሜ ቀን የሚቀበለው) እና ዮሐንስ ይባላሉ። ዮሐንስ ዘፍጥሞ - በአዲስ ኪዳን የዮሐንስ ራዕይ ጸሐፊ ቀዳማዊ ዓፄ ዮሐንስ - የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት አፄ ዮሐንስ ፬ኛ - የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት ዮሓንስ ጎዳና - የኢትዮጵያ ጸሐፊ ዮሐንስ (ስም) - ሌሎች ዮሐንስ የሚባሉ ሰዎች ዮሐን ማርቲን ሽላየር (1831-1912 እ.ኤ.አ.) - የጀርመን ቄስና የቮላፒውክ ቋንቋ ፈጣሪ"} {"id": "50389", "contents": "ነጋሽ ገ/ማርያም በ፲፱፲፯ ዓ.ም. በሐረርጌ ጠ/ግዛት በጨርጨር አውራጃ በሀብሮ ወረዳ ልዩ ስሟ መቻራ በምትባል አካባቢ ተወለዱ፡፡ ዕድሜያቸው ለትምህርት ሲደርስ በአካባቢያቸው የባህላዊ ትምህርት ተከታትለዋል። ከጣሊያን ወረራ በኋላ የኢትዮጵያዊነት ስሜት ጎልቶ መታየት በመጀመሩ ጣሊያኖችን በብዙ ነገሮች ማውገዝና መቃወም ተጀመረ፡፡ እነሱም እንደ ሲጋራ ማጨስ፣ ሴተኛ አዳሪነትንና የመሳሰሉት ነበሩ፡፡ ነጋሽ ይህን በተመለከተ ሴተኛ አዳሪነትና ምንም እንኳን በጣሊያኖች ጊዜ ይፋ በሆነ መንገድ ቢታይም ከዚያ በፊት እንደነበረም “ሴተኛ አዳሪ” በተሰኘው መጽሐፋቸው ገልጸውታል፡፡ ነጋሽ ገ/ማርያም ችሎታቸውን ያሳዩት “ሴተኛ አዳሪ” የተሰኘ ልብወለድ መጽሐፋቸውን በጻፉበት ጊዜ ነበር፡፡ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ድራማዎች ውስጥ “የአዛውንቶች ክበብ” እና “የድል አጥቢያ አርበኞች” ተጠቃሾች ናቸው፡፡ ምንጭ: የኢትዮዽያ ደራሲያን ማሀበር ለሚሊኒየም ያሳተመው አጀንዳ። http://www.ethioreaders.com/authorbook.php?fl=228&lg=A"} {"id": "50485", "contents": "የዓማርኛ የጽሕፈት መሣሪያ ወይም ታይፕራይተር በኣንድ የላቲን ፊደል ቦታዎች ምትክ ለኣማርኛ መጻፊያ እንዲያለግል በቍርጥራች የኣማርኛ የፈጠራ ፊደላት እንዲሠራ የተደረገ መሣሪያ ነው።"} {"id": "50503", "contents": "አባ ሕርያቆስ ኤጲስ ቆጶስ አምላክን ስለ ወለደች ስለ እመቤታችን ድንግል ማርያም በመንፈስ ቅዱስ የደረሰው የቁርባን ምስጋና ይህ ነው ። ልመናዋ በረከትዋ ከሁላችን ጋራ ይኑር ለዘለዓለሙ አሜን ። ፩ ፤ እግዚአብሔር ከሁላችን ጋር ይሁን ። ከመንፈስህ ጋር አምላካችንን አመስግኑት ። እውነት ነው ይገባዋል ። ልቦናችሁን ከፍ ከፍ አድርጉ ። በአምላካችን በእግዚአብሔር ዘንድ አለን ። ፪ ፤ ልቦናዬ በጎ ነገርን አወጣ ።ልቦናዬ በጎ ነገርን አወጣ ። ልቦናዬ በጎ ነገርን አወጣ ። ፫ ፤ እኔም የማርያምን ቅዳሴ እናገራለሁ ። በማብዛት አይደለም በማሳነስ ነው እንጂ ። እኔም የድንግልን ውዳሴ እናገራለሁ ። መዘንጋት ባለበት ቃል በማስረዘም አይደለም ። በማሳጠር ነው እንጂ እኔም የድንግልን ገናንነትዋን እናገራለሁ ። ፬ ፤ ዛሬ በዚች ቀን በፍቅርና በትሕትና ግሩም በሚሆን ምሥጢር ፊት እቆማለሁ ። በዚህ ማዕድና ቁርባን ፊት ። ፭ ፤ መንፈሳቸውን ያረከሱ ሰዎች ከርሱ ሊቀምሱ የማይቻላቸው በእውነት ቁርባን ነው ። በበግ በጊደርና በላም ደም እንደ ነበረው እንደ ቀደሙት አባቶች መሥዋዕት አይደለም እሳት ነው እንጂ ። ፮ ፤ ፈቃዱን ለሚሠሩ ልቦናቸውን ላቀኑ ሰዎች የሚያድን እሳት ነው ። ስሙን ለሚክዱ ለዓመፀኞች ሰዎች የሚበላ እሳት ነው ። ገፅ ፩ ወደ ገፅ ፪→"} {"id": "14776", "contents": "ለመማር ክፍል መግባት ለመኮረጅ ካሮት መብላት የአማርኛ ምሳሌ ነው። የካሮትን ለአይን ጤንነት አስፈላጊነት የሚያሳይ"} {"id": "14782", "contents": "ለመስጠት አለመቸኮል ከሰጡም ወዲያ አለመጸጸት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ስጦታ ከመሰጠቱም በፊት ሆነ በኋላ ያለውን ሰነ ስርዓት የሚጠቁም"} {"id": "14788", "contents": "ለሚመለከት ለሚያየው ሞት ቅርብ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው። ለሚመለከት ለሚያየው ሞት ቅርብ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው። ለሚመለከት ለሚያየው ሞት ቅርብ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሰውሟች መሆኑን መረዳት ተገቢ ነው። ምንጭ፦ አዲሱ የምሳሌያዊ አነጋገሮች መጽሐፍ፣ ገጽ ፲፱"} {"id": "14794", "contents": "ለማየት የፈለገ አይኑን ይገልጣል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ለማየት የፈለገ አይኑን ይገልጣል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ለማየት የፈለገ አይኑን ይገልጣል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ለሁሉም ነገር መሠረቱ ፍላጐት ነው። ምንጭ፦ አዲሱ የምሳሌያዊ አነጋገሮች መጽሐፍ፣ ገጽ ፲፱"} {"id": "9028", "contents": "ኬራቲን (ፀጉረ ፕሮቲን) ጸጉር የተሰራበት ፕሮቲን ሲሆን ደግሞ ቀንድ፣ ጥፍር፣ ኮቴ፣ ቅርፊት፣ መንቁራና ላባ ይሠሩበታል። ስሙ ከጥንታዊ ግሪክ «κερας» (/ከራስ/ ማለት 'ቀንድ') የወጣ ነው።"} {"id": "14806", "contents": ""} {"id": "15844", "contents": "ሾጣጣ (እንግሊዝኛ፦ cone) ሰፋ ካለ መሰረት ተነስቶ ቀስ በቀስ በለሰለሰ መልኩ (ሳይቆረፍድ) እየጠበበ በመሄድ መጨረሻው ቁንጮ ከምትባል ነጥብ ላይ የሚያበቃ፣ 3 ቅጥ ያለው የጂኦሜትሪ ቅርጽ ነው። ብዙ ጊዜ በሂሳብ ሾጣጣ ሲባል ክብ መሰረት ያለውን የጂኦሜትሪ ቅርጽን ይወካላል። ነገር ግን ይህ አንዱ ታዋቂ አይነት ሾጣጣ እንጂ ሌሎች አይነቶችም (ለምሳሌ እንደ ፒራሚድ) አሉ። ሾጣጣ ሰፋ ያለ ትርጉም ያለውና ብዙ ቅጾችን ያስተናግድ እንጂ በተለምዶው ሂሳብ የምንጠቀምበት ሾጣጣ የእንዝርት ፈትልን ይመስላል፣ በሂሳባዊ አጠራሩም ቀጥተኛ የክብ ሾጣጣ ይባላል። ቀጥተኛ የክብ ሾጣጣ ከቁንጮው የሚወርድ ቀጥተኛ መስመር በመሰረቱ ክብ መካከለኛ ነጥብ ሰንጥቆ የሚያልፍ ሲሆን፣ የመሰረቱ ክብ ወገብ ለዚህ መስመር በ900 በማናቸውም አቅጣጫ ይገኛል። ከዚህ አይነት ውጭ የሆኑ የሾጣጣ አይነቶች፣ መሰረታቸው ክብ ያልሆኑ (ምሳሌ፣ ፒራሚድ)፣ ወይም ደግሞ የዘመመ ሾጣጣ፣ ወዘተ ይገኙበታል። አንድ ጠፍጣፋ አለ እንበል። ከዚህ ጠፍጣፋ ውጭ የሆነ የሚንሳፈፍ ነጥብ እንውሰድ። ከነጥቡ ወደ ሜዳው መስመሮች እንዘርጋ። እኒህ መስመሮች ህልቁ መሳፍርት ቢሆኑና በሜዳው ላይ የሚያሳርፏቸው ነጥቦች ዙሪያ ሄደው አንድ ጊዜ የሚገጥሙ ከሆኑ በነጥቡና በሜዳው መካከል ያለው የመስመሮቹ ስብስብ ሾጣጣ ይሰኛል። መስመሮቹን ከታች የሚገታቸው ጠፍጣፋ ከሌለና ከአለም እስከዘላለም ከነጥቧ (ቁንጮዋ) የሚወረወሩ ከሆነ የሚፈጠረውን 3 ቅጥ ምስል የሾጣጣ ገጽታ እንለዋንል። ሾጣጣ ገጽታን በጠፍጣፋ ስንሰነጥቀው የሁለቱ የጋራ የሆኑት ቅርጾሽ የሾጣጣ ክፍሎች ይባላሉ። አንድ ሾጣጣ ቁንጮው በጠፍጣፋ ከተቆረጠ ቁና እንለዋለን። የማንኛውም ሾጣጣ ይዘት V {\\displaystyle V} የመሰረቱን ስፋት B {\\displaystyle B} በሾጣጣው ቁመት h {\\displaystyle h} ( ከመሰረቱ እስከ ቁንጮው ያለው ርዝመት)"} {"id": "15952", "contents": "ሴት የወደደ ጉም የዘገነ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሴት ያመነ ጉም የዘገነ ከሚለው አባባል ጋር ይመሳሰላል።"} {"id": "15964", "contents": "ሴትና ፈረስ የስጡትን ይቀምስ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "50779", "contents": "መቱ በደቡብ-ምዕራብ ኢትዮጵያ ውስጥ ከሚገኙ የንግድ ከተሞች መካከል አንዷ ስትሆን በኦሮሚያ ክልል የኢሉባቦር ዞን ዋና ከተማ ነች። ከሶር ወንዝ አጠገብ የምትገኘው ይህች ከተማ 8 ° 18′N 160 35 ° ላቲትዩድና ሎንጊትዩድ እንዲሁም 1605 ሜትር ከፍታ አላት። መቱ አዲሱ ህገ-መንግስት እስከ ፀደቀበት ጊዜ ድረስ ከ1978 ዓ/ም በፊት የቀድሞው ኢሉባቦር ክፍለ አገር ዋና ከተማ ነበረች ። መቱ ከ1930ዎቹ ጀምሮ የቡና ንግድ ዋና ገበያ ስለሆነች ከአካባቢው አርሶአደሮች ሰብሉን ለመግዛት በከተማዋ በርካታ የውጭ ዜጎች ይኖራሉ ። ከዚያው ጊዜ ጀምሮ ከተማዋ ከጎሬ እና አዲስ አበባ ጋር በስልክ የተገናኘች ነች። የከተማዋ የኤሌክትሪክ ኃይል ምንጭ በአቅራቢያው የሚገኘው የሶር ወንዝ የሃይድሮ ኤሌክትሪክ ኃይል ማመንጫ ጣቢያ ነው ።"} {"id": "15988", "contents": "ስራ ያጣ መነኩሴ ቆቡን ቀዶ ይሰፋል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ስራ ማጣት ለማይሆን ስራ ይዳርጋል"} {"id": "14902", "contents": "ለቅናት የለውም ጥናት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "14908", "contents": "ለባለጌ ገድሉ ውርደቱ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "13672", "contents": "ገነት ማስረሻ የኢትዮጵያ ታዋቂ ዘፋኝ ስትሆን ብዙ ባህላዊ የሙዚቃ ስራወችን በማቅረብ ትታወቃለች። ልብ ውልቅ ጭስ አልባው ነዳጅ (አባይ)"} {"id": "14920", "contents": "ለተሟጋች መዘዘኛ የዳኛ ትእግስተኛ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "14926", "contents": "ለተሾመ ይሟገቱለታል ለተሻረ ይመሰክሩበታል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የወደቀ ግንድ ምሳር ይበዛበታል ከሚለው አባብል ጋር ተቀራራቢ ትርጉም አለው።"} {"id": "14944", "contents": "ለንፉግ ሰው የገበያ መንገድ ይጠበው የአማርኛ ምሳሌ ነው። ንፉት ባህዮን ምናልባትም እዚያው ሰፈር ውስጥ መበደር ወይንም ስጦታ ማግኘት ይችላል ነው።"} {"id": "14950", "contents": "ለአንተ ያለውን እንጀራ ይሻግታል እንጂ ማንም አይበላውም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ይታደሏል እንጂ አይታገሉም ከሚለው አባባል ጋር የሚሄድ ነው።"} {"id": "14956", "contents": "ለአፈ ግም አፍንጫ ድፍን ያዝለታል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ድስት ክዳኑን አያጣም"} {"id": "14962", "contents": "ለእሳት ፍላት ለጮማ ስባት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "14968", "contents": "ለእውር ዝማሜ ለመላጣ ጋሜ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "12124", "contents": "ዴቪድ ፓተርሶን የኒው ዮርክ ክፍላገር አገረ ገዥ ናቸው። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "12136", "contents": "ወረኢሉ በአማራ ክልል ደቡብ ወሎ ዞን ከሚገኙ ወረዳዎች አንዱ ነው። ከተማው የተቆረቆረው በአጼ ምኒልክ ዘመነ መንግስት ሲሆን የቆረቆሩትም ራሳቸው ንጉሱ እንደሆኑ ይነገራል። ለአድዋ ጦርነት የክተት አዋጅ በታወጀበት ወቅት ንጉሱ ሰራዊታቸውን የሰበሰቡት በዚህ ከተማ ነው። ከተማው ከደሴ 91 ኪ.ሜ ርቀት ላይ ይገናል። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "12148", "contents": "ፊት አውራሪ አመዴ ለማ ( ከ እ.ኤ.አ. 1919 - April 21, 2009 ) ታላቅ የታሪክ ሰው በ ኢትዮጵያ ሲሆኑ እስከ መጨረሻው እስትንፋሳቸው ድረስ የሚወዱዋትን ሃገራቸውን በተለያዩ የሃላፊነት ቦታዎች አገልግለዋል። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "12208", "contents": "ማርስ ወይም ቀይዋ ፈለክ፡ (ምልክት፦) መሬት በምትገኝበት ማለትም ሚልክ ዌይ ተብሎ በሚጠራው ረጨት ወይም የከዋክብት ስብስብ ውስጥ የሚገኝ ፈለክ ነው። ይህ ፈለክ ከፀሐይ ባለው ርቀት 4ኛ (አራተኛ) ነው። ከበፊቱ ሜርኩሪ፣ ቬነስ እና መሬት የተባሉ ፈለኮች ይገኛሉ። ኸበስተኋላው ደግሞ ጁፒተር፣ ሳተርን፣ ኡራኑስ፣ ነፕቲዩን እና ፕሉቶ የተባሉት ይገኛሉ። ይህ ፈለክ በዚህ ረጨት ውስጥ ከሚገኙ ፕላኔቶች በግዝፈቱ የስድስተኛ ደረጃን ይይዛል። እስከ ቅርብ ጊዜ ድረስ ህይወት ያለው ነገር ይኖርበታል ተብሎ ሲታመን ቆይቷል። ነገር ግን በቅርቡ የወጡ መረጃዎች ህይወት ያለው ነገር እንዳልተገኘ «ኢኮነም ድሉተ» መሆኑን ያመላክታሉ። በአብዛሃኛው በ ካርቦንዳይኦክሳይድ የተሞላ ቢሆንም በአንጻራዊ ሁኔታ ለ ህይወት ያላቸው ነገሮች ምቹ የሆነ ከባቢ አየር አለው። መጠኑ ከመሬት ያንሳል። በተለምዶ ቀይዋ ፈለክ እየተባለች ትጠራለች New Papers about Martian Geomorphology"} {"id": "12268", "contents": "የመንደሮቹ መኳያ ሰሌዳ ከጥንታዊ ግብጽ የተገኘ ቅርስ ሲሆን፣ ኩልን ወዘተ. ለማደባለቅ ከተጠቀሙት ሠሌዳዎች አንድ ነው። የተሠራበት ዘመን 3100 ዓክልበ. አካባቢ መሆኑ ይታመናል። ይህም በፈርዖኖች ቅድመ-ዘመን ነበረ፤ በአባይ ወንዝ ሸለቆ የነበሩት ሀገራት በአንድ የግብጽ መንግሥት ገና ሳይዋሀዱ ማለት ነው። በሠሌዳው ፊት ላይ፣ በሦስት መስመሮች የሚራመዱ እንስሶች (ከብት፣ አህያና ፍየል) ይታያሉ። አራተኛውም መስመር አትክልትን ያሳያል። በአንዳንድ ሊቃውንት አስተሳሰብ ዘንድ፣ በአትክልቱ አጠገብ አንዱ ምልክት «ቴሄኑ» (ልብያ) የሚባል ሃይሮግሊፍ ነው፤ ስለዚህ ሠሌዳው ደግሞ የቴሄኑ ሠሌዳ ወይም የሊብያ ሠሌዳ ተብሏል። ሌሎች ሊቃውንት ግን ምልክቱ «ቴሄኑ» አይደለምና የግዮን ሸለቆ ከቶሞች ይሆናሉ ብለዋል። በሠሌዳው ጀርባ ሰባት መንደሮች ወይም ከተሞች አሉ። እነዚህ 7 ከተሞች በግድግዳዎች ውስጥ ሲሆኑ እያንዳንዱ ከተማ በውስጡና በላዩ ልዩ ልዩ ምልክት አለበት። በላዩ ያለው ምልክት መኰትኰቻ የያዘ አውሬ፣ ተኋን ወይም ወፍ አይነት ነው። ከዚህ ጭምር በየከተማው የቅያስ ምልክቶች በልዩ ልዩ መጠኖች አሉ። በድምሩ 28 ቅያሶች አሉ፤ ይህ ምናልባት የሕዝብ ወይም የሕንፃ ብዛት ያመልክታል። 1ኛው - ላይኛው ምልክት ጠፍቷል፤ የውስጡ ምልክት ጢንዚዛ፤ 4 ቅያሶች፤ 2ኛው - ላይኛው ምልክት የለም፤ የውስጡ ምልክት 2 ሰዎች ሲታገሉ፤ ቅያስ የለም፤ 3ኛው - ላይኛው ምልክት የለም፤ የውስጡ ምልክት ሺመላ፤ 7 ቅያሶች፤ 4ኛው - ላይኛው ምልክት ጭላት፤ የውስጡ ምልክት ጉጉት፤ 8 ቅያሶች፤ 5ኛው - ላይኛው ምልክት 2 ጭላቶች በዓላማዎች ላይ፣ ማረሻዎች ይዘው፤ የውስጡ ምልክት የወረቀት ተክል፤ 3 ቅያሶች፤ 6ኛው - ላይኛው ምልክት ጊንጥ ነው፤ የውስጡ ምልክት ቤተመንግሥት፤ 3 ቅያሶች፤ 7ኛው - ላይኛው ምልክት አንበሳ ነው፤ የውስጡ ምልክት የ«ካ» (ነፍስ) እጆች፣ 3 ቅያሶች።"} {"id": "16198", "contents": "6 መካከለኛ ቲማቲም 3 የተቀቀለ ዕንቁላል 2 ሰላጣ 3 የሾርባ ማንኪያ የወይራ ዘይት 1 የሾርባ ማንኪያ ኮምጣጤ ½ የሻይ ማንኪያ ጨውና ቁንዶ በርበሬ ዕንቁላሉን ቀቅሎ ከበሰለ በኋላ ልጦ ቀዝቃዛ ውኃ ውስጥ መጨመር (ይህም ዕንቁላሉ እንዳይጠቁር ይረዳል) . ሰላጣውን በደንብ ማጠብና እንደ ጎመን ቀንጥሶ በሚቀርብበት ዕቃ ላይ ማድረግ፤ . ቲማቲሙን አጥቦ በስሱ መቁረጥ፤ . ዕንቁላሉን እንደ ቲማቲሙ በክቡ መክተፍ፤ . ሰላጣውን በቲማቲሙና በዕንቁላሉ ማስጌጥ፤ . ዘይቱን፣ ኮምጣጤውን፣ ጨውና ቁንዶ በርበሬውን በአንድ ላይ አደባልቆ በዚያ ላይ ማፍሰስና ማቅረብ፡፡"} {"id": "15088", "contents": ""} {"id": "16300", "contents": "ስደት የኢትዮጵያ ፊልም ነው። ፊልሙ በሀገሪቱ ሲኒማ ቤቶች ረዥም ጊዜ የቆየ ሲሆን በህዝብ ዘንድ ከፍተኛ ተቀባይነትን አግኝቷል።"} {"id": "13750", "contents": "በሰው አገር ቀረሁ (34)አለቃ መንገድ ወጥተው ይመሽባቸውና የመሸበት እንግዳ ብለው ሰው ቤት ይጠጋሉ። በኋላም ያረፉባት ሴትዮ ያለቃን ተረብ ታውቅ ኖሮ ተጨንቃ ተጠባ አሳ ወጥ ሰርታ እራት ታቀርባለች። ያው ሴትየዋም አሳው ወጥ ላይ የማይገባበትን ውሀ ጨምራበት ነበርና ትንሽ ቀጠን ብሎ ነበር። ታዲያ አለቃም የቀርበላቸውን እራት ጥርግ አድርገው ከበሉ በኋላ ለቅሶ ይጀምራሉ። እንደው ያዙኝ ልቀቁኝ ሰዎቹም ተጨንቀው አረ አለቃ ምነካዎ? ብለው ቢጠይቁ «አዬ አሳ አገሩ ሲገባ እኔ በሰው አገር ቀረሁ» ብለው የሴትየዋን የአሳ ወጥ በደንብ አለመስራት ተናገሩ።"} {"id": "13756", "contents": "ጠረር አርገሽ ቅጂው (42)አለቃ አንድ ቤት በእንግድነት ሄደው ሳለ ጠላ ይጋበዛሉ። ጋባዥ የነበረችው ሴትዮም ጠላውን ልትደግማቸው ጎንበስ ብላ ስትቅዳ ንፋስ ፈሷ ያመልጣታል። አለቃም ሰምተው እንዳልሰማ ይሆናሉ። የቀረበላቸውን ሲጨርሱ ሴትዮዋ እንደገና መጥታ «አለቃ ልድገሞት» ትላለች። አለቃም «ልድገም ብለሽ ነው? በይ እስቲ እንደቅድሙ ጠረር አርገሽ ቅጂው» ብለው መፍሳቷን እንዳወቁ በዘዴ ተናገሩ።"} {"id": "13768", "contents": "በሌባ ጣትሽ አታሳዪኝ (53) አለቃ እጓሯቸው ዱባ ተክለዋል። ዱባውም አድጎ ፍሬ ይዟል። ፍሬውም ጎምርቶ (አሽቷል ) እሱንም ጧት ማታ እየተንከባከቡ ይጠብቃሉ። ከጎረቤታቸው አንዲት በሌብነት የሰለጠች ጋለሞታ ነበረች። አንድ ቀን ጧት ወደ ቤተክርስቲያን ሲሄዱ አይታ ቀጥፋ ወሰደችባቸው። ሲመለሱ ዱባቸውን ያጡታል አዝነውና ተናደው ወይ ዱባዬ እያሉ ሲቃትቱ ያቺ አልማጭ ሌባ ከቤት ወጥታ «ምን ሆኑ አለቃ?» አለቻቸው። እሳቸውም «ዱባዬን ጉድ ሆንኩ ተሰረቅሁ» ይላሉ። እሷም ያዘነች በመምሰል ከንፈሯን እየመጠጠች የዱባው ፍሬ የነበረበትን ስፍራ በሌባ ጣታ እያመለከተች «አዎ አለቃ ትላንትና እዚህ ነበር እኔም አይቼዋለሁ» ስትል እሷ እንደሞጨለፈችው አውቀው «ተይው ልጄ በሌባ ጣትሽ አታሳዪኝ» ብለው ስርቆቷን ነገሯት።"} {"id": "15190", "contents": "ሊጣላ የመጣ ሰብብ አያጣም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "15196", "contents": "ከስህተት ተማር ብሎ የሚገስጽ ምሳሌ።"} {"id": "13792", "contents": "ሐምሌ ፳፬ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፫፻፳፬ ኛው ዕለት ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በዘመነ ዮሐንስ ፵፪ ዕለታት ሲቀሩ፤ በዘመነ ማቴዎስ፤ ማርቆስ እና ሉቃስ ደግሞ ፵፩ ዕለታት ይቀራሉ። ፲፮፻፲፩ ዓ/ም የመጀመሪያዎቹ አፍሪቃውያን ”ተገዳጅ ሎሌዎች” ወይም ባሪያዎች በዩናይትድ ስቴትስ ጄምስ ታውን፣ ቨርጂኒያ የሚባል ሥፍራ ላይ ከመርከብ ወረዱ። ፲፯፻፷፮ ዓ/ም ጦቢዛ (Oxygen) የተባለው “ቶስመክ” (element) ጆሴፍ ፕሪስትሊ በሚባል እንግሊዛዊ ተገኘ። ፲፯፻፺፫ ዓ/ም የታላቋ ብሪታንያን እና የአየርላንድን ንጉዛቶች በማዋሃድ የአሁኗን የታላቋ ብሪታንያና የሰሜን አየርላንድ ንጉዛት ያስፈጠረው ሕግ ጸደቀ። ፲፰፻፳፮ ዓ/ም በጠቅላላው የብሪታንያ ንጉዛቶች “ተገሎሌ\" ወይም ባርነትን የሚደመስሰው ሕግ ተደንግጎ ጸደቀ። ሆኖም ሠራተኛ ያልሆኑ ተገሎሌዎች ሕጉ በጸደቀ በአራት ዓመቱ በዚሁ ዕለት በ፲፰፻፴ ዓ/ም ነጻነታቸውን ሲያገኙ ሠራተኛ ተገሎሌዎች ደግሞ ስድስት ዓመት ቆይተው በዚሁ ዕለት በ፲፰፻፴፪ ዓ/ም ነጻ ወጡ። ፲፱፻፶፪ ዓ/ም ዳሆሚ ትባል የነበረችው የአሁኗ ቤኒን ነጻነቷን ከፈረንሳይ ተቀዳጀች። ፲፱፻፶፭ ዓ/ም በኮንጎ ሽብር የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የጸጥታ አስከባሪ ጦር ኃይሎች ጠላይ አዛዥ ሆነው ያገለገሉት ሌተና ጄኔራል ከበደ ገብሬ የሥልጣን ጊዜያቸውን በዚህ ዕለት አጠናቀቁ። ፲፱፻፶፮ ዓ/ም የቀድሞዋ የቤልጅግ ኮንጎ ስሟ ተለውጦ የኮንጎ ሪፑብሊክ ተባለች። (እንግሊዝኛ) http://en.wikipedia.org/wiki/August_1 ^ መስፍን አረጋ (ዲባቶ )\"ሰገላዊ አማርኛ\" ፣ (፳፻ ዓ/ም) ገጽ 90፣ ^ መስፍን አረጋ (ዲባቶ )\"ሰገላዊ አማርኛ\" ፣ (፳፻ ዓ/ም) ገጽ 41 ^ ንጉሣዊ እና ግዛት የሚሉትን ቃላት በማጣመር kingdom ለሚለው ቃል ፍቺ እንዲሆን የተፈጠረ ^ ተገዳጅ እና ሎሌ የሚሉትን ቃላት በማጣመር slave ለሚለው ቃል ፍቺ እንዲሆን የተፈጠረ ^ (እንግሊዝኛ)P.R.O., FCO 371/178551 Annual Review of 1963"} {"id": "12454", "contents": "ሴሲየም(Caesium) የጥንተ፡ንጥር ጥናት (ኬሚስትሪ) (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "15268", "contents": "ልፋ ያለው ምረጡኝ አለ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "15274", "contents": "ሎሌ ሲከብር ጌታውን ይከሳል ሙክት ሲሰባ ሾተሉን ይልሳል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "13852", "contents": "ኦጋዴን (ቀድሞ ውጋዴን) በኢትዮጵያ የሶማሌ ክልል ውስጥ የሚገኝ የደቡብ-ምሥራቅ ግዛት ነው። የግዛቱ ቆዳ ስፋት ወደ ሁለት መቶ ሺህ ካሬ ኪሎሜትር ሲሆን ከጅቡቲ ከኬንያ እና ከሶማልያ ጋር አዋሳኝ ድንበሮች አሉት። ጅጅጋ፣ ደጋቡር፣ ጎዴ፣ ቀብሪዳር እና ወርዲር የመሳሰሉ ከተሞች ይገኙበታል። ኦጋዴን በ ፲፫ኛው እና በ ፲፬ ኛው ክፍለ ዘመናት በይፋት እስላማዊ ግዛት ሥር ነበር። ከ፲፬ ኛው ክፍለ ዘመን መባቻ እስከ ፲፱ ነኛው ክፍለ ዘመን ድረስ ይኼው ሥፍራ የአዳል ንጉዛት እንደነበረና በየጊዜው ከአበሻ (ኢትዮጵያ) ክርስቲያናዊ ንጉዛት ጋር ሲዋጋ እንደነበር ታሪክ ይተርካል። ዓፄ ልብነ ድንግል በነገሡ በአሥራ አምስተኛው ዓመት ማለትም በ ፲፭፻፸፪ ዓ/ም ግራኝ መሐመድ በሚል ስም የሚታወቀው የአዳል ጀኔራል አህመድ ኢብን ኢብራሂም አል ጋዚ የመራው ጦር በይፋት በማፉድ በኩል መጥቶ ዓፄ ልብነ ድንግልን በየሄዱበት ሥፍራ እየተከታተለ ሲወጋቸው ንጉሠ ነገሥቱ ልጆቻቸውን እና ቤተሰባቸውን ይዘው ከሸዋ ወደ አማራው አገር በኋላም ወደ ትግራይ ኮበለሉ። ወዲያውም ትግራይ ላይ ሲሞቱ ልጃቸው ዓፄ ገላውዴዎስ ዙፋኑን ከወረሱ በኋላ በፖርቱጋል ወታደሮች ዕርዳታ መሐመድ ግራኝን ድል አድርገው ገደሉት። በ፲፱ ነኛው ክፍለ ዘመን ግዛቱ በዳግማዊ ዓፄ ምኒልክ ተማርኮ ከኢትዮጵያ ጋር ተዋሃደ። ሆኖም የኢትዮጵያ መንግሥት ከጅጅጋ በስተምሥራቅ ያለውን አካል ሙሉ በሙሉ ለመቆጣጠር ሳይችል ቆይቶ መጨረሻ ላይ በ ፲፱፻፳፮ ዓ/ም የእንግሊዝ እና የኢትዮጵያ መንግሥታት የድንበር ስምምነት ለማድረግ ሞክረው ነበር። ፋሽስት ኢጣልያ ኢትዮጵያን በግፍ በወረረ ጊዜ የኦጋዴንን ግዛት ከጣልያን ሶማልያ ጋር አቀላቅለውት ነበር። እንግሊዝ የጣልያን ምሥራቅ አፍሪቃን ከጣልያን በማረከች ጊዜ ኦጋዴንን እና የጣልያን ሶማልያን ከእንግሊዝ ሶማልያ ጋር ቀላቅለው «ታላቋ ሶማልያ» የሚባል ግዛት ለመፍጠር ዶልተው ነበር። ይኼንንም ኃሣብ ብዙ የኦጋዴን ሶማሌዎች ደግፈውት እንደነበር ይወሳል። በ፲፱፻፵ ዓ/ም እንግሊዞች ኦጋዴንን ለኢትዮጵያ መንግሥት መለሱ። በሙክታል ዳሂር የሚመራው የምዕራብ ሶማልያ ነጻነት ግንባር የኢትዮጵያን መንግሥት በደፈጣ ሲዋጋ በሲያድ ባሬ መሪነት የሶማልያ ሠራዊት ኦጋዴንን ሲወር በሁለቱ አገሮች መኻል የመጀመሪያው ጦርነት ተካሄደ።"} {"id": "13858", "contents": "ዘይላ ከደቡባዊ ጅቡቲ ጠረፍ አጠገብ በሱማሊ ላንድ የሚገኝ ታሪካዊ የባህር ወደብ ነው። በ50 ዓም ገደማ በግሪክኛ በተጻፈው «የቀይ ባሕር ጉዞ» ዘንድ፣ ከአክሱም መንግሥት ጠረፍ በኋላ ከተገኙት የ«በርበሮች» ነጻ ከተሞች፣ መጀመርያው «አባሊቴስ» (የአሁን ዘይላ) ነበረ። «መጀመርያው አባሊቴስ ይባላል፤ ወደዚህ ቦታ ከአረቢያ አሻግሮ ከሁሉ አጭሩ ጉዞ ነው። እዚህም አነስተኛ «አባሊቴስ» የተባለ ገበያ መንደር ነው፣ በመርከብ ወይም በታንኳ ሊደርስ አለበት። ወደዚህ ቦታ የሚገቡ የንግድ ሸቀጦች፦ ስርጉድ ምስሪት፣ የወይን ጭማቂ ከዲዮስፖሊስ (በይሁዳ ክፍላገር)፣ ለበርበሮች የተዘጋጀ ጨርቅ፣ ስንዴ፣ ወይን ጠጅ፣ ጥቂትም ቆርቆሮ ናቸው። ከዚህም ቦታ የሚወጡት የንግድ ሸቀጦች፦ ቅመማቅመም፣ ጥቂት የዝሆን ጥርስ፣ የኤሊ ቅርፊት፣ ከሁሉም የተመረጠ በጣም ጥቂት ከርቤ ናቸው፤ አንዳንዴም በርበሮቹ እራሳቸው በታንኳ አሻግረው ወደ ኦኬሊስና ሙዛ (በአሁን የመን) ያደርሱታል። በዚህም ቦታ የሚኖሩ በርበሮች እጅግ አዋኪዎች ናቸው።»"} {"id": "12544", "contents": "ሰዴላ ቡከር ማርሊ (ጁላይ 23 ቀን፣ 1926 እ.ኤ.አ. እስከ ኤይፕሪል 8 ቀን፣ 2008 እ.ኤ.አ.) የዕውቁ የሬጌ ሙዚቀኛ ቦብ ማርሊ እናት ሲሆኑ ዘፋኝ እና ፀሐፊም ነበሩ። የትውልድ ሥማቸው ሰዴላ ማኮልም ይባል ነበር የተወለዱትም በጃማይካ ውስጥ በቅዱስ አን የቤተክርስቲያን ማህበር ነበር። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "12580", "contents": "ሳንድራ ቡሎክ በ1964 እ.ኤ.አ. አሜሪካ ውስጥ የተወለደች ተዋናይት ነች። በ1990 እ.ኤ.አ. ሳንድራ ስፒድ እና ኋይል ዩ ዌር ስሊፒንግ በተሰኙት ፊልሞች ላይ በመተወን ወደ ዝናው አለም መጥታልች።"} {"id": "9280", "contents": "ወተት በጡት አጥቢ እንስሶች የሚፈጠር ፈሳሽ ነው። በእንስሳ እርባታ የሚመረት (ማለት በተለይም በላምና በፍየል) ለሰው ምግብ ከ730 ሚልዮን ቶን በላይ ወተት በዓለም ይመረታል። ከወተት የሚመረቱ ምግቦች ውስጥ እርጎ፣ አጉአት፣ አሬራ፣አይብ እና ቂቤ ይገኙበታል።"} {"id": "9352", "contents": "ግሩምስ የቨርምላንድ፣ ስዊድን ከተማ ነው።"} {"id": "9364", "contents": ""} {"id": "12862", "contents": "ጊዜ ኩነቶችን (ክስተቶችን) ለመደርደር፣ ቆይታቸውን ለማነጻጻር፣ በመካከላቸውም ያለፈውን ቆይታ ለመወሰን በተረፈም የነገሮችን እንቅስቃሴ መጠን ለመለካት የሚያገለግል ነገር ነው። ጊዜ በፍልስፍና፣ ሃይማኖት፣ ሳይንስ ውስጥ ብዙ ጥናት የተካሄደበት ጽንሰ ሃሳብ ቢሆንም ቅሉ እስካሁን ድረስ በሁሉ ቦታ ለሁሉ የሚሰራ ትርጓሜ አልተገኘለትም። የጊዜ መተግበሪያ ትርጉም ለዕለት ተለት ኑሮ ጠቃሚነቱ ስለታመነበት ከዘመናት በፊት ጀምሮ እስካሁን ይሰራበታል። ይህ መተግበሪያ ትርጉም ለምሳሌ ሰከንድን በመተርጎም ይጀምራል። ማለት በቋሚ ድግግሞሽ የሚፈጠሩ ኩነቶችን/ክስተቶችን በማስተዋል የተወሰነ ድግግማቸውን አንድ ሰከንድ ነው ብሎ በማወጅ የመተግበሪያ ትርጉሙ (ለስራ የሚያመች ትርጉሙ) ይነሳል። ለምሳሌ የልብ ተደጋጋሚ ምት፣ የፔንዱለም ውዝዋዜ ወይም ደግሞ የቀኑ መሽቶ-ነግቶ-መምሸት ወዘተ.. እነዚህ ኩነቶች እራሳቸውን በቋሚነት ስለሚደጋግሙ ከነሱ በመነሳት ሰዓትንና ደቂቃን ማወጅ ይቻላል (መሽቶ ሲነጋ 24 ሰዓት ነው፣ ልብ ሲመታ ወይም ፔንዱለም አንድ ጊዜ ሄዶ ሲመለስ አንድ ሰኮንድ ነው፣ ወዘተ..) ። የመተግበሪያ ትርጉሙ ተግባራዊ ጥቅም ይኑረው እንጂ «ጊዜ በራሱ ምንድን ነው?» ፣ ወይም ደግሞ «ጊዜ አለ ወይ?» ወይም ደግሞ «ጊዜ የሚባል ነገር በራሱ አለ ወይ?» ለሚሉት ጥያቄወች መልስ አይሰጥም። በአሁኑ ወቅት ጊዜ በሁለት አይነት መንገድ ይታያል፦ 1."} {"id": "16672", "contents": "ቂጡ የቆሰለ ውሻ እንደልቡ አይጮህም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ችግር ያለበት ሰው እንደልቡ አይሆነም"} {"id": "16678", "contents": "ቂጥ ገልቦ ክንብንብ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ልታይ ባይ ስራ"} {"id": "16684", "contents": "ቄስ ምን ይሻል ጠላ ነገር ምን ይሻል ችላ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ነገርን ደግሞ ችላ ማለት ጥሩ ነው።"} {"id": "14188", "contents": "ሀሰት ስለበዛ እውነት ሆነ ዋዛ የአማርኛ ምሳሌ ነው። - ውሽቱ ሲበዛ እውነቱ የዋጋ ግሽበት ይደርስበታል (ዋጋው ይዘቅጣል)።"} {"id": "19582", "contents": "ነገር ካጀማመሩ እሀል ካከማመሩ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "19660", "contents": "የካ ሚካኤል አዲስ አበባ ዋሻ ዳዊት ቡራዩ እንጦጦ ጓሳ የካ አምቢሳ ዶሮ ሚካኤል ቦሌ ጡሉ ቦሎ የረር ጫሎ ደብረዘይት ዱከም አባ ሳሙኤል ጌጃ ኤራ ዝቋላ አዋሽ ወንዝ ሲምቢሮ ጂላ ቂስጣና አዳዲ ማርያም ጉፍቲ ገብርኤል ፭ኪሜ ያልታወቀ አዲስ አለም ለገዳዴ ዋጫጫ መናገሻ አምቢሳ ዋሻወች ከአዲስ አበባ በሰተ ደቡብ ምስራቅ የሚገኙ በጥንቱ የሸዋ ግዛት ከአለት ተፈልፍልፍለው የተሰሩ የዲያቆናትና ቀሳውስት መኖሪያ ናቸው።"} {"id": "14206", "contents": "ሀሰት አያቀላ እውነት አያደላ የአማርኛ ምሳሌ ነው። - ውሸት እኛን አይቀይረንም፣ እውነቱን ስንናገር ደግሞ ምንም እንኳ ላንዱ የሚረዳ ላንዱ የሚጠቅም ቢሆንም እንደማዳላት አይቆጠርም።"} {"id": "14212", "contents": "ሀሳብህን ጨርቅ ያድርገው የአማርኛ ምሳሌ ነው። -"} {"id": "14218", "contents": "ሀ ሳይሉ ጥፈት ውል ሳይዙ ሙግት የአማርኛ ምሳሌ ነው። - ደረጃ በደርጃ ነገሮችን መስራት እንደሚያስፈልግ የሚያሳይ ተረትና ምሳሌ ነው።"} {"id": "51913", "contents": "ምርታማነት፤የተለያዩ ዕቃዎችንና አገልግሎቶችን በብቃት መመረት በተወሰኑ መለኪያዎች በማየት፡፡"} {"id": "19690", "contents": "ባተርስት (እንግሊዝኛ: Bathurst, New South Wales) አውስትራልያ ውስጥ የሚገኝ ከተማ ነው። የአውስትራልያ ከተሞች ዝርዝር አውስትራልያ"} {"id": "14230", "contents": "ሀብታም በመመጽወቱ ድሀ በጸሎቱ የአማርኛ ምሳሌ ነው። - ሃብትምና ድሃ በየራሳቸው መንገድ ጥሩ ነገር መስራት እንደሚችሉና የግዴታ አንዱ መጥፎ አንዱ ጥሩ አለመሆናቸውን የሚያሳይ ተረትና ምሳሌ"} {"id": "19762", "contents": "ቁመት መከርከም, ወይም በ(እንግሊዝኛ) ምህጻረ ቃል AM መልዕክትን በራዲዮ ሞገድ ለመላክ የሚያገለግል በጣም ቀላሉ ዘዴ ነው። ይህ መልዕክትን የመላኪያ መንገድ ለረጀም ርቀት ግንኙነት ጠቃሚ ነው ምክንያቱም ከመሬት ከባቢ አየር ላይ በመንጠር ለብዙ ርቀት መጓዝ ይችላልና። ቁመት እዚህ ላይ የአንድን ሞገድ ቁመት ይወክላል። ተሸካሚው ሞገድ (ራዲዮ ሞገድ) ላይ የድምፅ ሞገድ በመጫን የተሸካሚው ሞገድ ቁመት ይከረከማል። በዚህ መንገድ የተዋሃደው ሞገድ እንደማንኛውም የኤሌክትሮመግነጢስ ጨረራ በኅዋ ውስጥ ይጓዛል። በዚህ መንገድ ይተበጀው የራዲዮ መልዕክት ኤ.ኤም ራዲዮ ይሰኛል፣ የሚሰራጨውም ዝግጅት፣ በክሪስታል ራዲዮ ለመቀበል ይቻላል። ኤ.ኤም (ቁመተ ክርክም) መልዕክቶች ብዙ ጊዜ የሚላኩት በመካከለኛና በአጭር ሞገዶች ነው። በዚህ መንገድ የተላኩት ድምጾች ሊሰሙ ቢችሉም ጥራት ግን ይጎላቸዋል። ቁመተ ክርክም (ኤ.ኤም) ራዲዮ ስርጭት በኤሌክትሪክ መስመሮች እና በፀሐይ ጨረራ ሊጠለፍ ይችላል፣ አልፎ አልፎም ደመቅ-ቀዝቀዝ የማለት ባህርይ ሊያሳይ ይችላል። በድሮ ጊዜ ቁመት ክርክም ራዲዮ የሚሰራጨው በመካከለኛ ሞገድ (ከ 540 እስክ 1600 ድግግም በሰከንድ) ነበር። አጭር ሞገድ (ከ 3000 እስክ 30,000 ኪሎ ሳይክል) ምድርን መዞር ስለሚችል፣ አንድ አንድ አገሮች የራዲዮ ዝግጅታቸውን በዚህ መስመር ሲልኩ ይታያሉ። ኤፍ.ኤም ራዲዮ ጥራቱ ከቁመተ ክርክም ራዲዮ ይሻል እንጂ፣ ብዙ ርቀት መጓዝ አይችልም።"} {"id": "14296", "contents": "ሁለት ሆነው የተናገሩት በመሬት የቀበሩት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሁለት ሆነው የተናገሩት በመሬት የቀበሩት የአማርኛ ምሳሌ ነው። መልሶ ይወጣል።"} {"id": "14308", "contents": "ሁለት እግር አለኝ ብሎ እሁለት ዛፍ አይወጣም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሁለት እግር አለኝ ብሎ እሁለት ዛፍ አይወጣም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሁለት ወዶ አይሆንም።"} {"id": "19870", "contents": "ፓይታጎረስ በጥንቱ ግሪክ ስሙ የገነነ ሐሳቢ እና ፈላስፋ ነበር፤ የተወለደው ከክርስቶስ ልደት በፊት በ580 ዓክልበ. ሲሆን የሞተውም በ500 ዓክልበ. ነው። በአሁኑ ዘመን ታዋቂነቱ የሚመነጨው የፓይታጎረስ እርጉጥ ( a 2 + b 2 = c 2 {\\displaystyle a^{2}+b^{2}=c^{2}} ) የተባለውን የሂሳብ ቀመር በማግኘቱ ነው። በኖረበት ዘመን ፓይታጎሪያንስ የተሰኙ ቁጥር አምላኪ ቡድኖችን በመመስረቱ ይጠቀሳል። ፓይታጎረስ፣ በጥንቱ ዘመን ከነበረው የገነነ ስም አንጻር በፈላስፋው ፕላቶ አስተሳሰቦች ላይ ተፅእኖ በመፈጠር፣ በቀሪው የምዕራቡ አለም ስልጣኔ ላይ የማይደበዝዝ አሻራውን ትቶ አልፏል። ፓይታጎረስ ሳሞስ በምትባል የግሪክ ደሴት የተወለደ ሲሆን፣ ከነበረበት የጊዜ ርቀት አኳያ የኅይወት ታሪኩ እምብዛም አይታወቅም። ባጠቃላይ መልኩ፣ ፓይታጎረስ በህጻንነቱ ጥሩ አስተዳደግ እንደነበረው፣ በኋላ ግን ከነበረው መንግስት ጋር በትምህርት አሰጣጥ አለመስማማቱ፣ ስለሆነም የራሱ ቡድን (ፓይታጎሪያንስ) መስርቶ ትምህርት እንዳስተማረ እንዲሁም የእርሱ ግሩፖች ስጋ እንደማይበሉና በጣም ጽኑ የሆኑ ደንቦችን ይከተሉ እንደነበር ይጠቀሳል። እያንዳንዱ የግሩፑ አባላት በፓይታጎረስ በራሱ ትምህርት ይሰጣችቸው ነበር። በአንድ አንድ ታሪክ አጥኝወች ዘንድ ፍልስፍና የሚለውን ቃል ይህ ሰው ለመጀመሪያ ጊዜ እንደተጠቀመ ይገለጻል። በፓይታጎረስ ፍልስፍና መሰረት ተጨባጩ አለም ከሒሳብ ህጎች የተሰራና ቁጥሮች ደግሞ እውነተኛወቹ የውኑ አለም መሰረቶች ናቸው የሚል ነው። ይህ አስተሳሰብ በውነቱ ለዘመናዊው አለም ሳይንስ መሰረት የጣለ ነው። ፓይታጎረስ በፍልስፍና ብቻ ሳይሆን በሙዚቃ ጥናት እና በሥነ ፈለክ ጥናቶች ላይ ሰፊ የሆነ አስተዋጾን አበርክቷል። ብዙወቹ የፓይታጎራስ ግኝቶች ከሁለት ሺህ በላይ ዘመናት በኋላ አሁን ድረስ ጥቅም ላይ ይውላሉ። የቁጥር ሃይማኖት ለፓይታጎሪያኖች በጣም ወሳኝ ነበር። ሲምሉም በ \"1+2+3+4\" ነበር (ውጤቱ 10 መሆኑን እናስተውል)። በፓይታጎሪያኖች አስተሳሰብ ነፍስ ለዘለዓለም የማይጠፋ ነገር ነው። እንስሳትም ሆነ እጽዋት ነፍስ እንዳላቸው በኒህ ወገኖች የታመነ ነበር። ፓይታጎረስ እራሱ 4 ጊዜ በህይወት እንደኖረ ያምን ነበር። እየተደበደብ ባለ የውሻ ሰቆቃ ድምጽ ውስጥ የሞተ ጓደኛውን ድምጽ ያዳምጥ እንደነበር ተመዝግቦ ይገኛል። በተረፈ ፓይታጎረስ በመጽሐፍ ቅዱስ ተጠቅሰው የሚገኙተን ነቢያት ህዝቅኤልንና ዳንኤልን ባቢሎን አገር ጎብኝቶ እንደነበር ይጠቀሳል።"} {"id": "19906", "contents": "የባንጯን ውግያ በቻይና ልማዳዊ ታሪክ መሠረት በጥንት የተካሔደ ግጥሚያ ነበረ። በዚህ ጦርነት የኋንግ ዲ (ብጫው ንጉሥ) ወገን ወይም ዮውሥዮንግ በያንዲ (የነበልባል ንጉሥ) ወገን ወይም ሸንኖንግ ላይ ድል አደረገ። ከዚህ ድል በኋላ ሁለቱ ወገኖች በኋንግ ዲ ሥር ተባብረው አንድላይ ኋሥያ የተባለ ብሔር ፈጠሩ። ይህም ኋሥያ ነገድ የዛሬው ቻይናዊ ዘር አባቶች ነበሩ። በአንድ ልማዳዊ አቆጣጠር ይህ ውግያ 2600 ዓክልበ. ገደማ የተፈጸመ ሲሆን፣ በአዲስ ምርመራዎች ግን ዘመኑ 2350 ዓክልበ. ያሕል ይሆናል። ነገር ግን ይህ ሁሉ ከአፈ ታሪክ የሚገኝ በመሆኑ፣ ብዙ ተጨማሪ መረጃ የለም። የኋንግ ዲ ሠራዊቶች በ7 ክፍሎች ወይም ጎሣዎች እንደ ተከፋፈሉ ይባላል፤ እነርሱም 'ጥቁር ድብ'፣ 'ቡናማ ድብ'፣ 'ቀበሮ'፣ 'ነብር' ወዘተ. የመሳሰሉትን ስያሜዎች ነበሯቸው። የውግያው ሥፍራ ደግሞ የሚከራከር ጉዳይ ነው፤ 3 ዋና ሃሣቦችም አሉ፦ 1) በዥዎሉ ዙሪያ፤ 2) በያንሢንግ ዙሪያ፤ ወይም 3) በዩንቸንግ ዙሪያ ተፈጸመ። ወይም ደግሞ በኋንግ ዲ እና በያንዲ መካከል ምናልባት 3 ልዩ ልዩ ውግያዎች ነበሩ። በዚህ ዘመን ደግሞ፣ ሌላ የዥዎሉ ውግያ በኋንግ ዲ እና በቺ ዮው መካከል ሆነ። የቺ ዮው ወገን (ጅዩሊ) የኋሥያ ወገን ጋራ ጠላቶች ሆነው ነበር፤ ከዚያ በኋላ ጅዩሊ ሸሽተው የቢጫው ወንዝ ሸለቆ ለኋሥያ ሕዝብ እድገት ሆነ።"} {"id": "19966", "contents": "^ Raynal, G., Atlas de Toutes les Parties Connues du Globe Terrestre, Dressé pour l'Histoire Philosophique et Politique des Établissemens et du Commerce des Européens dans les Deux Indes, 1780."} {"id": "12970", "contents": "ኢትዮጵያ ውስጥ የሚሰራ የምግብ አይነት ሲሆን፣ የሚሰራውም ከተልባ ነው። ብዙ ጊዜ ፆም ሊፈት ሲል ነው ሚሰራው።"} {"id": "12976", "contents": "ጎረድ ጎረድ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚሰራ የምግብ አይነት ሲሆን፣ የሚሰራውም ከስጋ ነው።"} {"id": "12982", "contents": "ኢትዮጵያ ውስጥ የሚሰራ የምግብ አይነት ሲሆን፣ የሚሰራውም ከስጋ ሆኖ የጥብስ አይነት ነው።"} {"id": "12994", "contents": "ጥቅል ጎመን ኢትዮጵያ ውስጥ የሚሰራ የምግብ አይነት ሲሆን፣ የሚሰራበትም የአትክልት ዝርያ ነው።"} {"id": "13000", "contents": "ኢትዮጵያ ውስጥ የሚሰራ የምግብ አይነት ሲሆን፣ የሚሰራውም ከሽሮና ስጋ ነው። [1]"} {"id": "13006", "contents": "ኢንዶኔዢያ በእስያ ውስጥ የሚገኝ አገር ነው። ዋና ከተማው ጃካርታ ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "13012", "contents": "ኢትዮጵያ ውስጥ የሚሰራ የምግብ አይነት ሲሆን፣ የሚሰራውም ከእንሰት ከሚገኝ ዱቄት ነው። አብዛኛውን ጊዜ ለቁርስ የሚዘጋጅ ምግብ ነው። False Banana Flour"} {"id": "17026", "contents": "ምኒልክ ወስናቸው ታዋቂ ኢትዮጵያዊ ድምፃዊ ሲሆኑ ጋሽ ጀምበሬ በመባልም ይጠራሉ። በአዲስ አበባ ከተማ ተወልደው ሐረርጌ ያደጉት ምኒልክ ወስናቸው የ፪ኛ ደረጃ ትምህርታቸውን አጋምሰው ለ፭ ዓመታት ያህል በፈረንሣይ ትምህርት ቤት ካጠኑ በኋላ በ፲፰ ዓመት ዕድሜያቸው በቀ.ኃ.ሥ. ቲያትር ቤት በድምፃዊነት ተቀጠሩ። ምኒልክ የመድረክ ላይ ጧፏቸውን «አልማዝ እያሰብኩሽ» በሚል ምርጥ ዜማ ካበሩ በኋላ በአጭር ጊዜ ውስጥ ፋጣን የሆነ የኪነ ጥበብ ሰውነታቸውን በማስመስከር አንቱ ከሚያሰኝ ደረጃ ደርሰዋል። የኢትዮጵያን ባህልና ሙዚቃ ስልት በሱዳን፣ በኡጋንዳ፣ በታንዛኒያ፣ በኬኒያ፣ በሶቭየት ሕብረትና በአሜሪካ በመሳሰሉት አገሮች በመዘዋወር ያስተዋወቁ የባህል አምባሳደር ነበሩ። ምኒልክ የሚደነቁት ቀደም ሲል ባቀረቡት የአማርኛ ሙዚቃቸው ብቻ ሳይሆን የተዋጣላቸው ዓለም አቀፍ ወይም በሙዚቃ ባለሙያዎች አጠራር የኦፔራ ዜማዎችን የሚጫወቱ ልዩ ተሰጥኦ የነበራቸው የኪነ ጥበብ ፈርጥ ሲሆኑ ቀደም ሲል በሸክላ፣ ካሴትና ሲዲ ያስቀረጿቸው ሙዚቃዎች ለትውልድ የሚተላለፉ ቅርሶች ሆነው ሲዘከሩ ይኖራሉ። ምኒልክ የብሔራዊ ቲያትር ቤት የድምፃውያን ቁንጮ የነበሩ ሲሆን ቆየት ሲሉ ካቀረቡዋቸው ዜማዎች «አፈር አትንፈጊኝ» የተሰኘው እና ከቅርብ ዓመታት ወዲህ ደግሞ ከዘፈኑዋቸው ውስጥ «እትት በረደኝ፣ ፍቅር ይበርዳል እንዴ» እና «ጋሽ ጀምበሬ» የተሰኙ ከፍተኛ ተደማጭነትን አግኝተዋል። ^ ሀ ለ ሐ መ ሠ ረ ናሽናል ቢብሊዮግራፊ ቡድን፣ የአንጋፋ አርቲስቶች መዝገበ የሕይወት ታሪክ፣ መጋቢት ፳፻፣ ገጽ 31-32 (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "17032", "contents": "ሙላቱ አስታጥቄ አንጋፋ ኢትዮጵያዊ ሙዚቀኛ ሲሆን ኢትዮ ጃዝ የተባለውን የሙዚቃ ስልት በመፍጠር የኢትዮጵያን የጃዝ ሙዚቃ ዕድገት ከፍተኛ ደረጃ ላይ ያደረሰ ሰው ነው። ሙላቱ በዚህ ሥራው ከመወደዱና ከመደነቁም ሌላ በዓለም ላይ ብዙ የኢትዮ ጃዝ አፍቃሪዎችን አፍርቷል። በሥራውም የአብራውዝ ግራንት አሸናፊ ሆኗል። ሙላቱ አስታጥቄ በጅማ ከተማ በ፲፱፻፴፭ ዓ/ም ተወለደ። የልጅነት ጊዜውን አዲስ አበባ ውስጥ ያሳለፈው ሙላቱ በትምህርቱ ጎበዝ ስለነበረ ቤተሰቦቹ ለትምህርት መሐንዲስነት (ኢንጅነሪንግ) አንዲያጠና ወደ ታላቋ ብሪታኒያ ቢላክም ውስጡ በነበረው የሙዚቃ ፍቅር ተልእኮው የሙዚቃ ሆነ። ብርቅዬው የሙዚቃ ቀማሪ ላለፉት ፵ ዓመታት በ'ጃዝ' ሙዚቃ ውስጥ ኖሯል። ኢትዮጵያን ለዓለም በ'ጃዝ' ያስተዋወቀው ሙላቱ አለማኛ ውስጥ በስሙ መንገድ ተሰይሞለታል፣ በአሜሪካም የበርክሊ የሙዚቃ ኮሌጅ የመጀመሪያው ጥቁር የሙዚቃ ተማሪ ነበር። ሙላቱ በዚሁ ኮሌጅ የአፍሪቃን ትምህርቶች ክፍል አማካሪነት ሹመት አግኝቷል። ሙላቱ አስታጥቄ «ብሮክን ፍላወር» የተባለው ፊልም ላይ ሙዚቃ በመሥራት ትልቅ አድናቆትን አግኝቷል። ይህም ለኢትዮ ጃዝ ሙዚቃ ዕድገትና በዓለም ላይም ትልቅ ደረጃ እንዲያገኝ ረድቶታል። ሙላቱ ለዓለም አቀፋዊ የሙዚቃ እድገት ስላደረገው ታላቅና ጉልኅ አስተዋፅፆ፤ በተጨማሪም በቀድሞ ኮሌጁ ተማሪዎች ላይ ስላሳደረው አርአያነት በቦስቶን የሚገኘው የበርክሊ የሙዚቃ ኮሌጅ ግንቦት ፬ ቀን ፳፻፬ ዓ/ም ሙላቱን የክብር ዶክቶሬት ዲግሪ ሸልሞታል።[1] ^ ሀ ለ ናሽናል ቢብሊዮግራፊ ቡድን፣ የአንጋፋ አርቲስቶች መዝገበ የሕይወት ታሪክ፣ መጋቢት ፳፻፣ ገጽ 32 (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "14458", "contents": "ሂድ አትበለው እንዲሄድ አድርገው የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሂድ አትበለው እንዲሄድ አድርገው የአማርኛ ምሳሌ ነው። ከትዕዛዝ ይልቅ በዘዴ አስራ ይመስላል ምክሩ።"} {"id": "20146", "contents": "ትልቅ ብልሀት ለትምህርት መትጋት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "17074", "contents": "ችኩል አደንጓሬ ሳይበሉት ሆድ ያማል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "17086", "contents": "በአህያ ቆዳ የተሰራ ድንኳን ጅብ ሲጮህ ይፈርሳል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ፈስ ያለበት ዝላይ አይችልም"} {"id": "17092", "contents": "በአፍ ይበሉበታል እንጂ ክፉ አይናገሩበትም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ክፉ ላለመናገር ሞክር/ሞክሪ ብሎ የሚመክር"} {"id": "52399", "contents": "ኢማኑኤል ዣን ሚሼል ፍሬደሪክ ማክሮን ( ፈረንሣይ፡ [emanɥɛl ʒɑ̃ miʃɛl fʁedeʁik makʁɔ̃]፤ ታህሳስ 21 ቀን 1977 ተወለደ) ከግንቦት 14 ቀን 2017 ጀምሮ የፈረንሳይ ፕሬዝዳንት ሆኖ የሚያገለግል ፈረንሳዊ ፖለቲከኛ ነው። በአሚየን የተወለዱት ማክሮን በፓሪስ ናንቴሬ ዩኒቨርሲቲ ፍልስፍናን ተምረዋል፣ በኋላ በሳይንስ ፖ በፐብሊክ ጉዳዮች ማስተርስ ዲግሪያቸውን በማጠናቀቅ ከኤኮል ብሄራዊ አስተዳደር በ2004 ተመርቀዋል። በፋይናንስ ኢንስፔክተር ጄኔራል እና በኋላም በሲቪል ሰርቪስ ሰርተዋል። በ Rothschild & Co ውስጥ የኢንቨስትመንት ባንክ ሆነ። ማክሮን በግንቦት 2012 ከተመረጡ በኋላ ብዙም ሳይቆይ በፕሬዚዳንት ፍራንሷ ኦሎንዴ ምክትል ዋና ጸሃፊ ሆነው የተሾሙት ማክሮንን ከሆላንድ ከፍተኛ አማካሪዎች አንዱ አድርገውታል። እ.ኤ.አ. በነሐሴ 2014 በጠቅላይ ሚኒስትር ማኑኤል ቫልስ የኢኮኖሚ፣ ኢንዱስትሪ እና ዲጂታል ጉዳዮች ሚኒስትር ሆነው በፈረንሳይ ካቢኔ ተሹመዋል። በዚህ ሚና, ማክሮን በርካታ የንግድ ተስማሚ ማሻሻያዎችን አበረታቷል. እ.ኤ.አ. በነሀሴ 2016 ከካቢኔው ለቋል፣ ለ2017 የፈረንሳይ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ዘመቻ ከፍቷል። ማክሮን እ.ኤ.አ. ከ2006 እስከ 2009 የሶሻሊስት ፓርቲ አባል የነበሩ ቢሆንም፣ በኤፕሪል 2016 የመሰረቱት የአውሮፓ ደጋፊ እና የአውሮፓ ደጋፊ በሆነው ላ République ኤን ማርሼ!"} {"id": "20236", "contents": "ንጉስ ከተነፈሰ አይን ከፈሰሰ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20242", "contents": "ንጋትን ዶሮ ያውቃል ወፍ ያረጋግጣል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "9886", "contents": "በ1928 ዓ.ም በምሥራቅ ኢትዮጵያ የመጣውን የጣሊያን ጦር ለመከላከል የዘመቱ አርበኛ ሲሆኑ፤ ዋቢ ሸበሌ ላይ በተደረገው ጦርነት መሪ ሆነው ከእነ ደጃዝማች ኪዳኔ ወልደመድኅን ጋር ዘምተዋል።"} {"id": "9982", "contents": "ደራሲ ጳውሎስ ኞኞ ኅዳር 11 ቀን 1926 ዓ.ም ቁልቢ አካባቢ ተወለደው ድሬዳዋ ከተማ አደጉ። በጣሊያን ወረራ ምክንያት ትምህርታቸውን ከ4ኛ ክፍል በላይ ለመቀጠል አልቻሉም ነበር። ብልህ አዕምሮና የፈጠራ ችሎታ የነበራቸው ሰው ስለነበሩ፤ በልጅነታችው የኢትዮጵያ ጀግኖች አርበኞች ጣሊያንን ሲገድሉ ወይንም ሲማርኩ ሥዕል በመሣል ያሳዩ ነበር። ጳውሎስ ካላቸው የጽሑፍ ጥማት የተነሳ የ«ድምጽ ጋዜጣ» አዘጋጅ በመሆን የብዕር ድምጻቸውን ያሰሙ ነበር። ጋዜጦች ላይ ከጽሑፍ አቅራቢነት እስከ አዘጋጅነት ለበርካታ ዓመታት ሠርተዋል። በተለይ «አንድ ጥያቄ አለኝ» በሚለው የአዲስ ዘመን ጋዜጣ አምዳቸው ላይ ብዙ ታዋቂነትን አግኝተዋል። አቶ ጳውሎስ ኞኞ ከ1955 ዓ.ም ጀምሮ ለኢትዮጵያ ስነ ጽሑፍ ዕድገት የነበራቸውን ተሰጥኦ በአግባቡ በሥራ ላይ ያዋሉ እውቅ ጋዜጠኛና ደራሲ ነበሩ። እኚህ ታዋቂ ሰው በተወለዱ በ58 ዓመታቸው ሞቱ። አቶ ጳውሎስ የጌታችው ሚስቶች በሚል ርዕስ ያሳተሟትን መጽሐፍ፤ «ከታተመችበት ወር አንሥቶ ላንድ ዓመት የመጽሐፌ መብት የግሌ ነው፡ ከአንድ ዓመት በኋል መብቱ የማንኛውም ኢትዮጵያዊ ይሁን፡ ከወሰንኩት ጊዜ በኋላ አሳትሞ ለመሸጥ የፈለገ ሁሉ ከድርሰቴ ሳይቀንስም ሆነ ሳይጨምር ሊያራባው ይችላል። ስሜን ሳይሰርዝ 'አሳታሚውን እገሌ' ብሎ ማንም ኢትዮጵያዊ ከፈለገ እንዲያራባት የደራሲነት መብቴን ልቅቄአለሁ፡ አሳታሚው የግሉን የመግቢያ ሐተታ በስሙ ቢጽፍ እኔም ሆንኩ ወራሼ አንቃወምም።» ብለዋል ከጋዜጠኝነታቸው ጎን ለጎን በድርሰትና በታሪክ ጸሐፊነታቸውም ፲፱ መጻሕፍት የታተመላቸው ሲሆን ሁለቱ ካረፉ በኋላ የታተሙ ናቸ። ለሕዝብ የሚሆኑ ዕውቀት ተኮር መጻሕፍት በማቅረብ ይታወቁ የነበሩት አቶ ጳውሎስ ኞኞ ካረፉ ከ፳ ዓመታት በኋላ ዳግማዊ ዓፄ ምኒልክ በሀገር ውስጥ የተጻጻፏቸውንና ወደውጭ አገር የላኳቸውን ደብዳቤዎች የሚያሳዩት ሁለት መጻሕፍት በአስቴር ነጋ አሳታሚ ድርጅት አማካይነት ታትመዋል። ከሴቶቹ አምባ የአራዳው ታደሰ የጌታቸው ሚስቶች ድብልቅልቅ የኔዎቹ ገረዶች አጤ ቴዎድሮስ አጤ ምኒልክ የኢትዮጵያና የኢጣሊያ ጦርነት አስደናቂ ታሪኮች ስለጸሐፊነት ባህሪያቸው ሲጽፉ፦ «'ይምሰል አይምሰል የጠይብ እጅ ከከሰል' እንደሚባለው እጄ እንደልማድ ሆኖበት መሞጫጨርን ይወዳል፡ ያን ሟጫራዬን ደግሜ ካነበብኩ ቀድጄ መጣል ነው፤ ይሰለቸኛል፡ እጠለዋለሁ፡ ስለዚህ አንድ ጊዜ በማርቀቅ የጻፍኳትን እንድትታተም እፈርድባታለሁ። ምናልባት አባጣ ጎባጣ ሆኖ አላስኬድ የሚል ገደላገደል ቢያጋጥማችሁ በደምዳሜ እመር እያላችሁ አላፉት።» ^ ብሔራዊ ቢብሎግራፊ (የደራሲያን አጭር የሕይወት ታሪክ) ፲፱፻፺፰ ዓ.ም. [1] ^ ሪፖርተር፣ ኪንና ባህል - \"አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የጳውሎስ ኞኞን ቅርሶች ከቤተሰቡ ሐሙስ ይቀበላል\" (ታኅሣሥ ፳፬ ቀን ፳፻፭ ዓ.ም.) ^ የጳውሎስ ኞኞ ስብስብ ሥራዎች፦ ድብልቅልቅ ፳፻ ዓ.ም."} {"id": "10000", "contents": "ቄስ ዳዊ ጦሼ ባሁኑ ጊዜ የኢትዮጵያ ሃዋሪያዊት ቤተ/ክ [[1]]ም/አስተዳዳሪና የወላይታ ሰበካ ሃላፊ ሲሆኑ ባለትዳርና የ5 ልጆች አባት ናቸው ሲሆኑ በትምህርት ውጤታቸው ከሌሎች ኢትዮጵያዊያን ልቀው በመገኘታቸው ከአጼ ኃይለስላሴ እጅ የወርቅ ሰዓት የተሸለሙ"} {"id": "10018", "contents": "ቁምጥና ማይክሮባክቴሪየም ሌፕሬ በሚባል ባክቴሪያ የተነሳ የሚይዝ በሻታ ነው። ይህ ጀርም በሽታውን እንደሚያስከትል ለመጀመሪያ ጊዜ የታወቀው በ1873 እ.ኤ.አ. ነበር። ቁምጥና የዘር በሽታ ነው ተብሎ በስሕተት ለብዙ ዘመናት ባለማውቅ ብዙ ችግሮች ፈጥሮ ነበር። ስመ በሽታ Disease Names in Amharic በዶ/ር ኣበራ ሞላ By Dr. Aberra Molla"} {"id": "10090", "contents": "ተስፋ ጎህ ኢትዮጵያ (Dawn of Hope Ethiopia association) የኤች·አይ·ቪ በሽታን ለመከላከል እና ባለበት ደረጃ ለመግታት «ትዉልድ ይዳን በእኛ ይብቃ» በሚል ክቡር አላማ ተነሳስተው ዘውዱ ጌታቸው እና አሥር ከኤችአይቪ ቫይረስ ጋር የሚኖሩ ወገኖቻችን ሰኔ 1990 ዓ.ም የመሰረቱት ማህበር ነው። ይህ ማህበር ለትርፍ ያልቆመ፣ ከማንኛውም የፖለቲካና የሀይማኖት ወገንተኝነት ነፃ የሆነ ማህበር ነው። ተስፋ ጎህ ኢትዮጵያ በአሁኑ ወቅት ከ10 ሺህ በላይ ከኤች·አይ·ቪ ቫይረስ ጋር የሚኖሩ አባላት ሲኖሩት በመላው ኢትዮጵያም 12 ቅርንጫፎች አሉት፦ ሐረር፣ ሁመራ፣ ሻሸመኔ፣ ባህርዳር፣ ናዝሬት፣ አዲስ አበባ፣ አዋሳ፣ ደብረዘይት፣ ደብረብርሃን እና ዲላ ናቸው። የተስፋ ጎሀ ማህበር ራዕይ ከኤች·አይ·ቪ ቫይረስ ነፃ የሆነ ትውልድን ማየት ነው። ከኤች·አይ·ቪ ቫይረስ ጋር የሚኖሩ ወገኖችና ወላጅ አልባ ሕፃናት እንክብካቤ እንዲያገኙ መርዳት፣ ከኤች·አይ·ቪ ቫይረስ ጋር የሚኖሩ ወገኖችና ወላጅ አልባ ሕፃናት መብት እንዲከበር መታገል፣ ኤች·አይ·ቪ/ኤድስን ለመከላከልና ለመቆጣጠር በሚደረገው ትግል በግንባር ቀደምትነት መሰለፍ። በትምሕርት፣ በድጋፍና ክብካቤ ፕሮግራሞች አማካኝነት የአባላቱ ጥያቄዎች የሚሟሉበትን መንገድ ለማፈላለግና የአባላቱን መብት ለማስጠበቅ የተቋቋመ ነው። ከኤች·አይ·ቪ ቫይረስ ጋር የሚኖሩ ወገኖቻችን ላይ በማንኛውም መልክ የሚከሰተውን መድሎና መገለልን መታገል፣ ከኤች·አይ·ቪ ቫይረስ ጋር የሚኖሩ ወገኖቻችን የኤች·አይ·ቪ/ኤድስን በተመለከተ በሚቋቋሙ ምክር ቤቶችና መድረኮች ሁሉ በውሳኔ ሰጪነት ደረጃ ተሳትፎና ውክልና እንዲኖራቸው ማድረግ፣ የአባላትን አቅም በመገንባት በማህበሩ እንቅስቃሴዎች ሁሉ እንዲሳተፍ ማድረግ፣ መገናኛ ብዙሀንን በመጠቀም ኤች·አይ·ቪ/ኤድስን ለመከላከሉ ዘመቻ ሕብረተሰቡን ስለበሽታው በስፋት ማስተማር፣ ማህበሩ ለወደፊቱ በራሱ ገቢ የሚተዳደርበትን ሁኔታ ማመቻቸትና አባላቱም አምራች ዜጋ የሚሆኑባቸውን ስልቶች መቀየስ፣ አባላቱ በማናቸውም ብሔራዊና አለም አቀፋዊ እንቅስቃሴዎች ውስጥ የጎላ ተሳትፎ እንዲኖራቸው ማድረግ ናቸው። የምክር አገልግሎት መስጠት፦ የቅድመ ምርመራ፣ ድህረ ምርመራና ቀጣይ የምክር አገልግሎት መስጠት ከኤች·አይ·ቪ ቫይረስ ጋር ተስማምቶ ለመኖር መከተል ስላለባቸው መመሪያዎች ማስተማር ህብረተሰቡ ስለ ኤች·አይ·ቪ/ኤድስ ያለውን ግንዛቤ አሳድጎ ራሱን እንዲጠብቅና በዚህም የወረርሽኙን ተዛማጅነት ለመቀነስ በአባላት አማካኝነት በተለያዩ መድረኮች ትምህርት መስጠት። በኤች·አይ·ቪ ቫይረስ ምክንያት ለሚከሰቱ በሽታዎች ማስታገሻ የመድሃኒት ግዢ ድጋፍ መስጠት፣ በኤድስ ሳቢያ ወላጆቻቸውን ላጡ ሕፃናት የሚገባውን ድጋፍ መስጠት፣ በኤድስ ሳቢያ ታመው አልጋ ላይ ለዋሉ አባላት ሁለገብ ድጋፍ መስጠት ከኤች·አይ·ቪ/ኤድስ ጋር የሚኖሩ ወገኖች መገለልና መድልዎ እንዳይደርስባቸው መከላከልና በዚህ ረገድ የሚከሰቱ አጋጣሚዎችን ለሕግ አካላት ማቅረብነ የመብት ማስጠበቅ ስራ መስራት አገር አቀፍ የኤች·አይ·ቪ/ኤድስ መከላከያና መቆጣጠሪያ ጵ/ቤት (HAPCO) ከተለያዩ በጎ አድራጊ ግለሰቦች Médecins Sans Frontières the Netherlands Netherlands and British Embassies Norwegian Church Aid Action Aid Voluntary services overseas ACCORD Canada Care international & Care Ethiopia CRDA CIDA Pact US [1]"} {"id": "20536", "contents": "እድላም አሞሌ የምርጫ ምልክት ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው። እድላም አሞሌ የምርጫ ምልክት ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20542", "contents": "እድሜ ያልመከረው ሽማግሌ ከውሀ የገባ አሞሌ የአማርኛ ምሳሌ ነው። እድሜ ያልመከረው ሽማግሌ ከውሀ የገባ አሞሌ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20404", "contents": "እንዴት ዋልሽ ለእህቱ ግንድ ለሚስቱ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20410", "contents": "እንጀራን ከባእድ መከራን ከዘመድ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20416", "contents": "እንጃ በሰማያት በምድርስ የለም ምክንያት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20422", "contents": "እንግዳ ሲያፍር ባለቤት ይጋብዛል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20428", "contents": "እንጣጥ እንደ ፌቆ ሙልጭ እንደ ስብቆ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "17422", "contents": "ከመስከረም 1947 እስከ ነሓሴ 1961 በሰዓሊና ገጣሚ ገብረ ክርስቶስ ደስታ የተጻፉ ግጥሞች ከዚህ በታች በፒዲኤፍ ሰፍረዋል፡ ሙሉውን 50 ገጽ ግጥሞች ለማንበብ እዚህ ይጫኑ አቡከር መሀመድ"} {"id": "17464", "contents": "ፌንጣ በኦርቶፕቴራ (Orthoptera) ቤተሰብ ውስጥ የካኤልፌራ (Caelifera) ምድብ የሆኑ ሶስት አፅቂ ናቸው። በከፍተኛ ጥግግት ጊዜ ቀለም ወይንም ባህሪይ የሚቀያይሩ ነፍሳቶች አንበጣ ወይንም locusts ተብለው ይጠራሉ። (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "20446", "contents": "እከክ የሰጠ ጌታ ጥፍሩን አይነሳም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "17548", "contents": "አንጎል የማዕከላዊ ስርዓተ ነርቭ ክፍል ሲሆን የሚገኘውም በራስ ቅል አጥንት ውስጥ ነው። በራስ ቅል መሸፈኑ በምንም ዓይነት የመታየት የመነካት የመሸተት አልያም የመቀመስ እድል እንዳይኖረው አድርጎታል። ይህ መዋቅር የሚገኘው በዋናነት የጀርባ አጥንት ያላቸው እንስሳት ላይ ሲሆን በአብዛሀኛዎቹ የጀርባ አጥንት የሌላቸው እንስሳት ላይም ይገኛል። በአንዳንድ እንደ ኮከብ ዓሳ ያሉ የዓሳ ዝርያዎች ላይ ይህ አካል የሌለ ሲሆን እንደ ስፖንጅ (Sponges) ዓይነት እንስሳቶች ደግሞ ጭራሹንም የስርዓተ ነርቭ መዋቅር የላቸውም። ከሳይንስ አንጻር አእምሮና አንጎል ይገናኛሉ ተብለው ሲታመን ለዚህ እንደ ዋና ማስረጃ ሆኖ የሚቀርበው በተጨባጩ የአንጎል ክፍሎች ላይ የሚደርስ ጉዳት በአእምሮ (አስተሳሰብ) ላይ የሚያመጣው ለውጥ ነው። ሌላው ተጠቃሽ መረጃ አንድ አንድ መድሃኒቶች በአእምሮ ላይ የሚያመጡት ለውጦች ናቸው። አእምሮ ንቃተ ኅሊና (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "20476", "contents": "እውር ከመሪው ሞኝ ከመካሪው የአማርኛ ምሳሌ ነው። እውር ከመሪው ሞኝ ከመካሪው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20680", "contents": "ከዘመድ አጠገብ የተዳረች ልጅ ትዳር አትይዝም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ከዘመድ አጠገብ የተዳረች ልጅ ትዳር አትይዝም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20686", "contents": "ከአህያ የዋለች ጊደር ለከፋ ጀመረች የአማርኛ ምሳሌ ነው። ከአህያ የዋለች ጊደር ለከፋ ጀመረች የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20692", "contents": "ከአጋም የተጠጋ ቁልቋል ዘላለም ሲያለቅስ ይኖራል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ከአጋም የተጠጋ ቁልቋል ዘላለም ሲያለቅስ ይኖራል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20698", "contents": "ከዝንጀሮ ቆንጆ አንዷ ውድድሩን አሸነፈች የአማርኛ ምሳሌ ነው። ከዝንጀሮ ቆንጆ አንዷ ውድድሩን አሸነፈች የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20704", "contents": "ከፍትፍቱ አጉርሱኝ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ከፍትፍቱ አጉርሱኝ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20722", "contents": "ወንዝ ለወንዝ መቀደስ ያረፈ ሰይጣን መቀስቀስ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ወንዝ ለወንዝ መቀደስ ያረፈ ሰይጣን መቀስቀስ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20734", "contents": "ወይ አበዳሪ ወይ ተበዳሪ ይሞታል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ወይ አበዳሪ ወይ ተበዳሪ ይሞታል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20740", "contents": "ወደሽ ከተደፋሽ ቢረግጡሽ አይክፋሽ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ወደሽ ከተደፋሽ ቢረግጡሽ አይክፋሽ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ፩፤ ማንኛዉም ነገር አንፃራዊ መሆኑን ለመግለፅ ነዉ፡፡ መረገጥ መጥፎ ነዉ ነገር ግን ይህ በትደፋችበት ምክንያት ይወስናል። ፪፤ ፍቅርን ይገልጣል።"} {"id": "20746", "contents": "ወጠጤ ለወጠጤ ቢማከሩ እንዳይታረዱ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ወጠጤ ለወጠጤ ቢማከሩ እንዳይታረዱ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20752", "contents": "ወጭትና ሴት ሲከናነቡ ይሻላል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ወጭትና ሴት ሲከናነቡ ይሻላል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20758", "contents": "ውሀ ለወሰደው ካሳ አይከፍልም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ውሀ ለወሰደው ካሳ አይከፍልም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "18124", "contents": "አብዮታዊ የምርትና የባህል ዕድገት ዘመቻ በከምባታና ሀዲያ አውራጃ ከ1971 እስከ 1975 በዶክተር ላጵሶ ድሌቦ ፣ 1975 ላይ የታተመ፣ የደርግ ስርዓት በከምባታና ሀድያ ያካሄደውን ተግባራት የሚዳስስ መጽሃፍ ነው ። ^ Thanks to: Lapsley/Brooks Foundation @ good-amharic-books.com"} {"id": "18154", "contents": "ስዕላዊ መዝገበ ቃላት ፡ በዣን-ክሎድ ኮርቤይ የተደረሰ የአማርኛ - እንግሊዝኛ ስዕላዊ መዝገበ ቃላት ነው። መጽሐፉ በ1983 ለሁለተኛ ጊዜ በካናዳ ቶሮንቶ ታተመ። ^ Thanks to: Lapsley/Brooks Foundation @ good-amharic-books.com"} {"id": "10468", "contents": "ዳንኤል አራፕ ሞይ የኬኒያ ፕሬዚዳንት የነበሩ ናቸው።"} {"id": "13144", "contents": "እልፍኝ አስከልካይ' ማለት በጥንቱ ዘመን ኢትዮጵያኖች ይጠቀሙበት የነበረ የማዕረግ አይነት ነው።"} {"id": "20842", "contents": "ዘሩ የጣቴ ምድሩ ያባቴ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዘሩ የጣቴ ምድሩ ያባቴ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20854", "contents": "ዘንጋዳ ተቆረጡት አገዳ እዳኛ ከደረሱ እዳ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዘንጋዳ ተቆረጡት አገዳ እዳኛ ከደረሱ እዳ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "18310", "contents": "በከራ ከሽክርክር እና ምሰሶ የተሰራ ሲሆን ብዙ ጊዜ ገመድ በሽክርክሩ ላይ በማረፍ የጉልበትን አቅጣጫ ለመቀየር ያገለግላል። የበከራወች ስብስብ የጉልበትን አቅጣጫ ለመቀየር ብቻ ሳይሆን፣ ጉልበትን ለማብዛት ሁሉ ሊጠቅም ይችላል። በገመድ ላይ የሚገኘው ወጥረት በነጻው የገመዱ መጨረሻ ላይ ከሚያርፈው ጉልበት ጋር እኩል ስለሆነ፣ ገመዱን በበከራወች በማጣጠፍ ጉልበትን በብዙ ቁጥር ማብዛት ይቻላል። በዚህ አይነት መንገድ ከክርስቶስ ልደት 300ዓመት በፊት የነበረውአርኪሜድስ፣ ወታደሮች የተጫኑ የጦር መርከቦችን በበከራና ገመድ ከምድር ወደ ባህር ያጓጉዝ ነበር። ስዕል 1 - የበከራው ምሶሶ ላይ የሚያርፈው ጉልበት ገመዱ ውስጥ ካለው ውጥረት 2 እጥፍ ነው ስዕል 2 - የሸክሙን ክብደት ግማሽ በገመዱ ላይ በማሳረፍ ሸክሙን በዚህ መልኩ በበከራ ማንሳት ይቻላል ስዕል2 ሀ - ከስዕል 2 ጋር አንድ አይነት የሆነ የጉልበት ስርጭት ሲኖር ነገር ግን ጉልበቱ ወደ ላይ ሳይሆን ወደ ታች እንዲያመልከት 3ኛ በከራ ያገለግላል በተግባር ላይ የዋለ የስዕል2 አይነት በከራ ስርዓት ስዕል 3 - በዚህ መንገድ እቃውን ለማንሳት የክብደቱን 1/3ኛ ብቻ ይፈልጋል። ስዕል 3ሀ - ከስዕል3 ጋር አንድ አይነት ሲሆን ነገር ግን ክብደቱን አንሺው ጉልበት ወደ ታች ያመለክታል። ስዕል 4 - በዚህ ሁኔታ እቃውን ለማንሳት የክብደቱን 1/4ኛ ብቻ ይፈልጋል። ተጨማሪው በከራ ጉልበቱን ወደታች እንዲያመልከት ያደርጋል። ስዕል 4ሀ - ተግባራዊ የበከራ ስርዓት"} {"id": "18322", "contents": "አጣብቂ ሁለት ወይም ከዚያ በላይ የሆኑ ቁሶችን አንድ ላይ ሜካኒካል በሆነ ሁኔታ የሚያያይዝ ማሽን ነው። በኬሚካል የሚያጣብቁን ፣ እንደ ማስቲሽ ያሉትን አይጠቀልልም። አንድ አንድ የአጣብቂ አይነቶችን ለምሳሌ ብንወስድ፡ ዚፕ ብሎን ቁልፍ አውታር ምስማር ስፒል ስቴፕለር ቬልክሮ ይገኙበታል።"} {"id": "18364", "contents": "መጽሐፈ ዕዝራ ሱቱኤል በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተከርስቲያን መጽሐፍ ቅዱስ ከብሉይ መጻሕፍት የሚፈረጅ ነው። ለማንበብ እታች ይጫኑ።"} {"id": "18400", "contents": "መጋቢት ፲፬፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻፺፬ ኛው ዕለት ሲሆን፤ የበጋ ወቅት ፸፱ ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፻፸፪ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፻፸፩ ቀናት ይቀራሉ። ፲፱፻፲፩ ዓ/ም - በጣልያን ከተማ ሚላኖ፣ ቤኒቶ ሙሶሊኒ የፋሺስት ፓርቲን መሰረተ። ፲፱፻፳፭ ዓ/ም - የአለማኒያ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በአዶልፍ ሂትለር የሚመራው የሚንስትሮች ሸንጎ በራሱ ሥልጣን ሕግ መደንገግ የሚያስችለውን ሕግ (ሕጋዊ አምባ ገነንነት) ደነገገ። ፲፱፻፵፰ ዓ/ም - ፓኪስታን በዓለም የመጀመሪያዋ እስላማዊ ሪፑብሊክ ሆነች። ፲፱፻፹፮ ዓ/ም - በአይሮፍሎት በረራ ቁጥር ፭፻፺፫ ላይ ተሳፍረው የነበሩ ፸፭ ሰዎች፤ የአብራሪው የ ፲፭ ዓመት ልጅ አየር ዠበቡን በ’ስህተት’ ከአውቶ-ፓይለት በመሰረዙ ሳይቤርያ ውስጥ ተከስክሰው አለቁ።"} {"id": "18406", "contents": "ከንቲባ፦ ላንተ ይግባ፤ ማዕረጉ ከሊጋባ በታች የሆነ ዋና የራስ ከተማ ሹም፤ ዳኛ፤ገዥ፤ የከተማው ቀረጥና የዳኝነቱ ገንዘብ አንተ ዘንድ ይግባ (ይባእ ኀቤከ) ማለት ነው። ይህ ስም ጥንት ለባላባቶች፣ ለታላላቆችና አገረ ገዦች ስለተሰጠ እስከ ዛሬ ድረስ የሀሳብ ባላባት ከንቲባ ይባላል። (ደስታ ተክለወልድ ዐዲስ የአማርኛ መዝገበ ቃላት፡ ፷፪) በአዲስ አበባ ከተማ ከ፲፱፻፩ እስከ ፲፱፻፺፰ ዓ.ም ድረስ ፳፰ ከንቲባዎች መፈራረቃቸውን መረጃዎች ያመለክታሉ። እነዚህም፦ ^ አ.አ. ሚሌኒየም ጽ/ቤት አዲስ አበባ ባለፈውና በአዲሱ ሚሌኒየም ገጽ 13-19 ^ ሀ ለ (እንግሊዝኛ) Ethiopia Regions"} {"id": "20944", "contents": "ዞሮ ዞሮ እራቱ ጥሬ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዞሮ ዞሮ እራቱ ጥሬ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "11158", "contents": "ነጨሪኸት (ወይም ጆሠር) በጥንታዊ ግብጽ የነገሠ ፈርዖን ነበረ። ሹሙ እምሖተፕ መጀመርያውን ሀረም (ፒራሚድ) በሳቃራ እንዲገነባ ያዘዘው እሱ ነበር። የዘመኑ አመታት ጊዜ ልክ ባይታወቅም ምናልባት በ2982 አክልበ. የሚያሕል ነበር። የሱ መቃበር ሀረም ከሁሉ አስቀድሞ የተገነባው ሀረም ሲሆን ከተደረቡ ደረጃዎች ተሠራ እንጂ እንደ ኋለኞቹ ሀረሞች ቅርጽ አልነበረም። በዚህ ወቅት በግዮን ሸለቆ የኖሩት ሕዝቦች የነገሥታትን ሕንጻዎች በግድ ይሠሩ ጀመር። ነጨሪኸት ደግሞ ዘመቻ በሲና አካባቢ አድርጎ፣ በዚያ በአለት በተቀረጸው ጽሕፈት የሴት ወገንና የሔሩ ወገን ምልክቶች ይታያሉ። ከነጨሪኸት በፊት የነገሡት ፈርዖኖች ፐርብሰንና ኃሠኸምዊ የሴት ወገን ምልክት ወደ አርማቸው ጨምረው ቢሆንም፣ የነጨሪኸት አርማ (ሰረኽ) ግን የሔሩ ምልክት (ጭላት) ብቻ አሳየ።"} {"id": "11164", "contents": "ሙሳ ዳዲ ካማራ 3ኛው የጊኔ ፕሬዚዳንት ነበሩ።"} {"id": "20974", "contents": "የለመደ ፈረሰኛ ዛብ አይጨብጥ እርካብ አይረግጥ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የለመደ ፈረሰኛ ዛብ አይጨብጥ እርካብ አይረግጥ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20980", "contents": "የለበሱት ያልቃል የሰጡት ያጸድቃል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የለበሱት ያልቃል የሰጡት ያጸድቃል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20986", "contents": "የላይ ለምጡን የውስጥ እብጡን ባለቤቱ ያውቀዋል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የላይ ለምጡን የውስጥ እብጡን ባለቤቱ ያውቀዋል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20992", "contents": "የሌለው ልብ የለው ወዳጅ የለው የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሌለው ልብ የለው ወዳጅ የለው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "17818", "contents": "የጎባጣ ርዝመት የምንለው ማናቸውንም ጠማማም ሆነ የተቃና መስመር ርዝመት የምናገኝበትን አጠቃላይ ዘዴን ነው። ይህ ዘዴ በካልኩለስ የሚገኝ ሲሆን አመጣጡም እንዲህ ነው። የጎባጣውን ርዝመት በቅርብ ለመገመት፣ ጎባጣውን በብዙ ቦታ ከትፎ በቀጥተኛ መስመር መተካት ግድ ይላል።በኋላ የምናገኘውን ውጤት የተቃረበ ግምት ብቻ ሳይሆን ትክክለኛ ዋጋ እንዲሆን ከፈለግን ጎባጣውን በኅልቁ መሳፍርት ቀጥተኛ መስመሮች መተካት ግድ ይላል። እንግዲህ ጎባጣውን የሚተኩት እነዚህ መስመሮች በጣም ጥቃቅን ወይም ኢምንት ናቸው። ስለሆነም እኒህ ኢምንቶችን ደምሮ የተወሰነ ውጤት ለማምጣት የካልኩለስን ሥነ ጥምር መጠቀም አስፈላጊ ነው። ለምሳሌ አንድ ፈንክሽን f ( x ) {\\displaystyle f(x)} ቢሰጠንና f ( x ) {\\displaystyle f(x)}"} {"id": "21046", "contents": "የመንማና የለው ገናና የአማርኛ ምሳሌ ነው። የመንማና የለው ገናና የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "18676", "contents": "ጄን ሃሚልተን (እ.አ.አ. 1957) ታዋቂ አሜሪካዊት ደራሲ ነች። በዋናነት እንግሊዝኛ: The Book of Ruth በተሰኘው ስራዋ ትታወቃለች። ‎የአሜሪካዊ ደራሲያን ዝርዝር (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "18682", "contents": "ሮን ሃንሰን (እ.አ.አ. 1947) ታዋቂ አሜሪካዊ ደራሲ ነው። በዋናነት እንግሊዝኛ: Mariette in Ecstasy በተሰኘው ስራው ይታወቃል። ‎የአሜሪካዊ ደራሲያን ዝርዝር (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "21064", "contents": "የመጥረቢያ ልጅ መዝለፊያ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የመጥረቢያ ልጅ መዝለፊያ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21388", "contents": "የነቶሎ ቶሎ ቤት ግርግዳው ጭራሮ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የነቶሎ ቶሎ ቤት ግርግዳው ጭራሮ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ተረቱ የሚለው \"የነቶሎ ቶሎ ቤት ግድግዳው ሠንበሌጥ\" ነው። ትርጉሙም \"በችኮላ የሚሠራ ነገር ቋሚ አደለም\" ለማለት ነው። በሠንበሌጥ የተሠራ ቤት ኃይለኛ ንፋስ ሲነፍስ ስለሚፈርስ ነው ሠንበሌጥ ለተረቱ የተመረጠው።"} {"id": "21076", "contents": "የሚመጣውን እንድታውቅ ያለፈውን እወቅ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሚመጣውን እንድታውቅ ያለፈውን እወቅ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21088", "contents": "የሚስት ወይዘሮ እርሻው ጋራ ዞሮ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሚስት ወይዘሮ እርሻው ጋራ ዞሮ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21412", "contents": "የአገሬ ሰዎች ተጠንቀቁ የሰረቁት ስጋ ያስይዛል መረቁ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የአገሬ ሰዎች ተጠንቀቁ የሰረቁት ስጋ ያስይዛል መረቁ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "18718", "contents": "ሻርለት ማክላውድ (እ.አ.አ. ከ1922 – 2005) ታዋቂ ካናዳዊ-አሜሪካዊ ደራሲ ነበረች። በዋናነት እንግሊዝኛ: The Corpse in Oozak's Pond በተሰኘው ስራዋ ትታወቃለች። ‎የአሜሪካዊ ደራሲያን ዝርዝር (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "11704", "contents": "ጥቅምት ፫ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፴፫ኛው ዕለት እና የመፀው ፰ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በዘመነ ሉቃስ ፫፻፴፫ ዕለታት ሲቀሩ፤ በዘመነ ዮሐንስ ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፫፻፴፪ ዕለታት ይቀራሉ። ፲፱፻፷፯ ዓ/ም - የክብር ዘበኛ ሠራዊት ሸንጎ ሊቀ መንበር በደርግ ተያዙ። በዚሁ ዕለት የቀድሞው ንጉሠ ነገሥት፣ ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ በ፩መቶ ሚሊዮን ብር የተገመተ ንብረት ለቀድሞ ባለ-ሥሎጣኖቻቸው ሰጥተዋል ተባለ። ፲፱፻፸፬ዓ/ም - የምስር ምክትል ፕሬዚደንት ሆስኒ ሙባራክ የቀድሞው ፕሬዚደንት አንዋር ሳዳት በተገደሉ በሳምንቱ የአገሪቱን ፕሬዚደንታዊ ሥልጣን ተረከቡ። ፲፱፻፹፯ ዓ/ም - የፍልስጥኤም መሪ ያሲር አራፋት፤ የእስራኤል ጠቅላይ ሚኒስትር ይስሓቅ ራቢን እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ስምዖን ፔሬዝ የዓመቱን የኖቤል ሰላም ሽልማት በኅብረት ተቀበሉ። (እንግሊዝኛ) http://en.wikipedia.org/wiki/October_14 {{en]] P.R.O., FCO 371/1829 - ANNUAL REVIEW FOR ETHIOPIA FOR 1974"} {"id": "11710", "contents": "ጥቅምት ፭ ቀን - በሁለተኛው የዓለም ጦርነት ጊዜ በፈረንሳይ አገር የናዚ ጀርመን ደጋፊ የነበረው የቪሺ አስተዳደር ጠቅላይ ሚንስቴር የነበሩት ፒዬር ላቫል በሞት ተቀጡ። ጥቅምት 14 ቀን - የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት (ተመድ) በአዲሱ መሥሪያ ቤት በኒው ዮርክ ከተማ ሥራውን ጀመረ። ኅዳር ፯ ቀን - በተመድ. የትምሕርት፤ ሰገላዊ እና ባህላዊ ድርጅት (UNESCO) ተመሠረተ። የድርጅቱ ዋና መሥሪያ ቤት ፓሪስ ከተማ ላይ ነው። ኅዳር ፲፩ ቀን - በጀርመን የናዚ ቡድን መሪዎች የነበሩ ሃያ ሰዎች በተከሰሱበት የጦርነት ወንጀሎች በኑረምበርግ ከተማ ወታደራዊ ችሎት ለፍርድ ቀረቡ። ኅዳር ፳፭ ቀን - በአሜሪካ የሕዝብ እንደራሴዎች (ሴናት) አባላት በስድሳ አምሥት ለሰባት ድምጽ አሜሪካ የተመድ. ዓባል እንድትሆን አጸደቁ። የካቲት ፯ ቀን - በዓለም የመጀመሪያው ሁለ-ገብ መቀምር ወይም ኮምፒዩተር ይፋ ተደረገ። ነሐሴ ፳፯ ቀን - ነጻነትን አስከትሎ በጃዋሃርላል ኔህሩ ምክትል ፕሬዚደንትነት የሚመራ የሕንድ ጊዜያዊ መንግሥት ተመሠረተ። ሰኔ ፳፱ ቀን - ጆርጅ ደብሊዩ ቡሽ ነሐሴ 13 ቀን - ቢል ክሊንተን"} {"id": "11722", "contents": "የካቲት ፳፯፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻፸፯ተኛው ዕለት ሲሆን፤ የበጋ ወቅት ፷፪ተኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፻፹፱ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፻፹፰ ቀናት ይቀራሉ። ፲፯፻፹፫ ዓ/ም - ቬርሞንት የአሜሪካ ኅብረት ፲፬ተኛዋ አባል ሆነች። ፲፱፻፵፱ ዓ/ም - ጎልድ ኮስት ትባል የነበረችው የብሪታንያ ቅኝ ግዛት ጋና ተብላ ነጻ ሆነች ፲፱፻፶፮ ዓ/ም - ቦቅሰኛው ካስየስ ክሌይ በእስልምና ሃይማኖት መሪው ኤልያስ ሙሐመድ አዲስ ስም ተሰጥቶት ሙሐመድ አሊ ተብሎ ተሠየመ። (እንግሊዝኛ) http://news.bbc.co.uk/onthisday/hi/dates/stories/march/6/newsid_2515000/2515459.stm"} {"id": "11734", "contents": "ሳንድፎርድ ኢንተርናሽናል ት/ቤት (Sandford International School) የሚባለው ት/ቤት አዲስ አበባ ውስጥ ይግኛል። ይህ ት/ቤት የተቋቋመው በ1947 እ.ኤ.አ. ነው። በዛሬ ቀን ከ600 ተማሪዎች የበለጡ እዚህ ይማራሉ።"} {"id": "21160", "contents": "የማን ዘር ጎመን ዘር የአማርኛ ምሳሌ ነው። የማን ዘር ጎመን ዘር የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "18040", "contents": "ጥር ፳፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻፵ ኛው ዕለት ሲሆን፤ የበጋ ወቅት ፳፭ ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፪፻፳፮ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፪፻፳፭ ቀናት ይቀራሉ። ፲፱፻፷፭ ዓ/ም - የኢትዮጵያ መንግሥት አልጋ ወራሽ መርድ አዝማች አስፋ ወሰን በአስቸኳይ ለሕክምና በእንግሊዝ የጦር አየር ዠበብ ተሳፍረው ወደሎንዶን በረሩ። ፲፱፻፸፪ ዓ/ም - በቀድሞዋ ሮዴዚያ (የአሁኗ ዚምባብዌ) የነጻነት ትግል መሪ ሮበርት ሙጋቤ ከአምስት ዓመት ስደት በኋላ አገራቸው ተመልሰው ሲገቡ እጅግ ደማቅ አቀባበል ተደረገላቸው። ፲፱፻፹፰ ዓ/ም - በኒጄር ለመጀመሪያ ጊዜ በሕዝብ የተመረጡትን ፕሬዚደንት ማማን ኡስማን፣ በኮሎኔል ኢብራሂም ባሬ ማኢናሳራ የተመራ ወታደራዊ መፈንቅለ መንግሥት ከሥልጣን አወረዳቸው። ^ Morris, Willie (Ambassador); DIPLOMATIC REPORT No. 57/74; P.R.O., FCO 371/1660 (8 January 1974) (እንግሊዝኛ) http://news.bbc.co.uk/onthisday/hi/dates/stories/january/27/newsid_2506000/2506219.stm {{en} http://en.wikipedia.org/wiki/January_27"} {"id": "18082", "contents": "የኢትዮጵያ ታሪክ፡ ኑብያ አክሱም ዛጉዬ በተክለ ጻድቅ መኩሪያ የተደረሰ እንዲሁም በ[[ትንሳኤ ዘጉባኤ ማተሚያ ቤት በ1951 ዓ.ም. የታተመ መጽሐፍ።"} {"id": "18898", "contents": "ሚያዝያ ፯፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪፻፲፯ኛው ዕለት ሲሆን፤ የፀደይ (በልግ)ወቅት ፲፪ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፻፵፱ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፻፵፰ ቀናት ይቀራሉ። ፲፱፻፶ ዓ/ም - ኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ ለአፍሪቃ ተማሪዎች የነጻ ትምህርት ዕድል እንደምትሰጥ በጋና ከተማ አክራ ጉባኤ ላይ የተገኙት ክቡር አቶ አበበ ረታ አስታወቁ፡፡ ፲፯፻፴፭ ዓ/ም - የአሜሪካ ሦስተኛው ፕሬዚደንት ቶማስ ጄፈርሰን በዚህ ዕለት ተወለዱ። ፲፰፻፶፯ ዓ/ም - የአሜሪካው ፕሬዚደንት አብርሀም ሊንከን የመድረክ ትርዒት በሚያዩበት የፎርድ ቴአትር ውስጥ ነፍሰ ገዳዩ ጆን ዊልክስ ቡዝ በጥይት መታቸው። ሕይወታቸው በማግሥቱ አለፈች። (እንግሊዝኛ) http://www.thepeoplehistory.com/april14th.html http://www.ethiopianreporter.com ኪንና ባህል፡ ሳምንቱ በታሪክ"} {"id": "22024", "contents": "ዳቦ ያለ ቅርፊት ጠላ ያለ ምርጊት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዳቦ ያለ ቅርፊት ጠላ ያለ ምርጊት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21238", "contents": "የምታሸንፈውን ምታ ቢሉት ወደ ሚስቱ ሮጠ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የምታሸንፈውን ምታ ቢሉት ወደ ሚስቱ ሮጠ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22042", "contents": "ዳኛ ካዳላ ጭነት ቀላል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዳኛ ካዳላ ጭነት ቀላል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22048", "contents": "ዳኛ ያፈሰሱለት ፈረስ የከሰከሱለት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዳኛ ያፈሰሱለት ፈረስ የከሰከሱለት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21652", "contents": "ያልተማረ አይጸድቅ ያልተወቀረ አያደቅ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተማረ አይጸድቅ ያልተወቀረ አያደቅ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22066", "contents": "ድሀ ሲቆጣ መንገድ ያፈጥነዋል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ድሀ ሲቆጣ መንገድ ያፈጥነዋል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22072", "contents": "ድሀ ሲያስለቅሱ ከስላሴ ይወቀሱ መንግስተ ሰማያትን አይወርሱ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ድሀ ሲያስለቅሱ ከስላሴ ይወቀሱ መንግስተ ሰማያትን አይወርሱ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22078", "contents": "ድሀ በህልሙ ቅቤ ባይጠጣ እከክ በፈጀው የአማርኛ ምሳሌ ነው። ድሀ በህልሙ ቅቤ ባይጠጣ እከክ በፈጀው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22084", "contents": "ድሀ በጉልበቱ ባለጸጋ በከብቱ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ድሀ በጉልበቱ ባለጸጋ በከብቱ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "11830", "contents": "ሴይንት ህሊና፣ አሰንሽንና ትሪስተን ደ ኩና (እንግሊዝኛ፦ Saint Helena, Ascension and Tristan da Cunha) በአትላንቲክ ውቅያኖስ የሚገኝ የእንግሊዝ ቅኝ (ጥገኛ) አገር ነው። ሴይንት ህሊና ደሴት፣ አሰንሽን ደሴት እና ትሪስተን ደ ኩና ያጠቅልላል። ከነሐሴ 26 ቀን 2001 ዓ.ም. በፊት፣ አሰንሸን ደሴት እና ትሪስተን ደ ኩና በሴይንት ህሊና ጥገኝነት ሥር ኖረው ነበር፤ በዚያ ቀን ግን ሦስቱ ግዛቶች በሕግ እኩል ተደርገው የጠቅላላ ግዛቱ ይፋዊ ስም ከ«ሴይንት ህሊናና ጥገኞቿ» ወደ «ሴይንት ህሊና፣ አሰንሽንና ትሪስተን ደ ኩና» ተቀየረ። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "22804", "contents": "ጠንበለል ወይም ጠምበለል (Jasminum spp.) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ አበባ ተክል ወገን ነው። እንታቡዬ / እንጣቡዬ (J. stans) በዚህ መደብ ውስጥ አለ። በባህል መድሃኒት፣ የትኩስ ሥሩ ጫፍ ለአንቃር ብግነት ይኘካል። ቅጠሉም እንደ ሳሙና ይጠቀማል። ቅጠሉም ቡቃያም ተደቅቆ ለቁስል ይለጠፋል። ቅጠሉም ለእባብ ነከስ ይኘካል። ቅጠሉም ተደቅቆ ለኮሶ ትል በውሃ ይጠጣል። ^ አማራ ጌታሁን - SOME COMMON MEDICINAL AND POISONOUS PLANTS USED IN ETHIOPIAN FOLK MEDICINE March 1976 እ.ኤ.አ. ^ የፍቼ፣ ኦሮሚያ ባህላዊ መድሃኒት ጥናት 2006 ዓም ከዓቢዩ እኒየው እና ሌሎች፣ ጎንደርና አዲስ አበባ ኡኒቨርሲቲዎች ሥነ ፍጥረት ኮሌጆች ^ በደብረ ሊባኖስ ዙሪያ ያለው ሕዝብ መድሃኒታዊ እጾች እውቀናና ጥቅም 1998 ዓም ከጥላሁን ተክለሃይማኖት፣ ሚሩጸ ጊዳይ፣ ግርማይ መድኅን፣ ያለም መኮነን፣ አዲስ አበባ ዩኒቬርሲቴ፣ አክሊሉ ለማ ተቋም"} {"id": "11854", "contents": "ኅዳር ፱ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፷፱ኛ ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፪፻፺፯ ቀናት በ ዘመነ ዮሐንስ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፪፻፺፮ ቀናት ይቀራሉ። ፲፬፻፹፮ ዓ.ም. - ክሪስቶፎሮ ኮሎምቦ የተባለው ኢጣልያዊ መርከበኛ በሰሜናዊ አሜሪካ ምሥራቃዊ ድንበር በአትላንቲክ ውቅያኖስ ላይ የምትገኘውን የፑዌርቶ ሪኮ ደሴትን አገኘ። ፲፱፻፲፩ ዓ.ም. - በባልቲክ ባሕር የምትገኘው ላትቪያ ከሩስያ ነጻ የሆነች ሉዐላዊ አገር መሆኗን አወጀች። ፲፱፻፲፱ ዓ.ም. - በደብሊን አየርላንድ የተወለደው ታዋቂ የሥነ ጽሑፍ ሰው ጆርጅ በርናርድ ሾው በስነጽሑፍ የተሸለመውን የኖቤል ሽልማት ቢቀበልም ለዚሁ ሽልማት የተወሰነውን አንድ መቶ አሥራ ስምንት ሺህ አንድ መቶ ስድሳ አምሥት የስዌድ ክሮና ግን አልቀበልም አለ። በኋላ ግን በገንዘቡ በስዌድ ቋንቋ የተጻፉ መጻሕፍት ወደ እንግሊዝኛ እንዲተረጎሙበት አደርገ። ጆርጅ በርናርድ ሾው የሽልማቱ አሸናፊነቱ ይፋ በሆነ ጊዜ፤ “አልፍሬድ ኖቤልን ዲናሚትን መፍጠሩን ይቅር ልለው እችላለሁ፤ ነገር ግን የኖቤል ሽልማትን ለመፍጠረ የሚበቃ ግን በሰው የተመሰለ ሰይጣናዊ መንፈስ ነው” አለ። ፲፱፻፷፱ ዓ.ም. - የእስፓኝ የሕዝብ ምክር ቤት፣ አገሪቱን ከ ሠላሳ ሰባት ዓመት የ”አምባገነን” መንግሥት ስርዐት በኋላ፣ ወደዴሞክራሲያዊ ስርዐት የሚያሸጋግር ህግ አጸደቀ። 2013 ፲፱፻፵፱ ዓ/ም - ልዑል ራስ ካሣ ኃይሉ በዚህ ዕለት በሞት ተለዩ። (እንግሊዝኛ) http://www.nytimes.com/learning/general/onthisday/20081118.html (እንግሊዝኛ) http://nobelprize.org/nobel_prizes/literature/laureates/1925/shaw-bio.html (እንግሊዝኛ) The London Gazette; p. 6608"} {"id": "11914", "contents": "ኅዳር ፲፫ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፸፫ተኛው እና የመፀው ወቅት ፵፰ተኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፪፻፺፫ ቀናት በ ዘመነ ዮሐንስ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፪፻፺፪ ቀናት ይቀራሉ። ፲፱፻፲፭ ዓ/ም - የብሪታንያ ተወላጁ የሥነ ቅርስ ባለሙያ ሃዋርድ ካርተር የጥንታዊ ግብጽ ንጉሥ ቱታንኻሙንን ቤተ መቃብር ከፈተ። ፲፱፻፴፮ ዓ/ም - ሊባኖስ ነጻነቷን ከፈረንሳይ ተቀዳጀች። ፲፱፻፶፫ ዓ/ም - የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት መንግሥት በቅርብ ነፃነቷን ክተቀዳጀችው የናይጄሪያ መንግሥት ጋር የአምባሳዶር ሏጥ እንደሚያደርጉ ይፋ አደረገ። ፲፱፻፶፮ ዓ/ም - በዳላስ፣ ቴክሳስ ሠላሳ አምሥተኛው የአሜሪካ ፕሬዚደንት ጆን ኤፍ ኬኔዲ በጠመንጃ ጥይት ተገድለው ሞቱ። በሚጓዙበት ተሽከርካሪ ውስጥ አብረዋቸው የነበሩትም የቴክሳስ ገዥ ጆን ኮናሊ በጥይት ተመተው ቆስለው ነበር። በዚህም ታሪካዊ ድርጊት የተወነጀለው ሊ ሃርቪ ኦዝዋልድ ተይዞ በቁጥጥር ሥር ሆነ። የዚያኑ ዕለት ምክትል ፕሬዚደንቱ ሊንደን ቢ ጆንሰን ሠላሳ ስድስተኛው ፕሬዚደንት ሆነው የመሀላ ሥርዐታቸውን በመፈጸም ስልጣኑን ተቀበሉ። ፲፱፻፷፯ ዓ/ም - የቀድሞው የማዕድን ሚኒስትር አቶ ተሾመ ገብረ ማርያም በኢትዮጵያ ጊዜያዊ ወታደራዊ መንግሥት (ደርግ) ታሰሩ። ፲፱፻፷፰ ዓ/ም - በእስፓኝ አምባ ገነኑ ፕሬዚደንት ፍራንሲስኮ ፍራንኮ በሞቱ በሁለተኛው ቀን ቀዳማዊ ሁዋን ካርሎስ የአገሪቷ ንጉሥ ተባሉ። ፲፱፻፺፭ ዓ/ም - በናይጄሪያ በወቅቱ ሊካሄድ በታቀደው ከ”ወይዘሪት ዓለም” የቁንጅና ውድድር ጋር በተያያዘ ጉርምርምታ መነሻነት “ThisDay” በተባለ የናይጄሪያ ጋዜጣ ላይ የወጣው ‘ሐይማኖት ነክ’ አንቀጽ ባስከተለው ሽብር ከሁለት መቶ በላይ ሰዎች ሕይወታቸውን አጡ። ውድድሩም በዚሁ ሽብር ምክንያት ወደ ለንደን ተዛወረ። ፲፱፻፺፯ ዓ/ም - በዩክራይን የተካሄደውን የፕሬዚደንታዊ ምርጫ ሕዝቡ ትልቅ ጭብርብርነት ተፈጽሟል በሚል መነሻነት፣ በብዙ አሥራት ሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎች፣ የዕጩዋቸውን፣ የቪክቶር ዩሽቼንኮን ስም እየጠሩ የኪዬቭን ከተማ አጥለቀለቋት። ይሄውም የተቃውሞ ሰልፍ “የብርቱካን አብዮት” (Orange Revolution) ተብሎ የተሰየመውን ቅስቀሳ የተጀመረበት ዕለት ነው። ፲፱፻፺፰ ዓ/ም - በጀርመን ፌዴራላዊ ሪፑብሊክ፣ አንጌላ መርክል የአገሪቷ የመጀመሪያዋ ሴት ርዕሰ መንግሥት (Chancellor) በመሆን የመሀላ ስርዐት ፈጽመው ሥልጣን ተቀበሉ። ፲፰፻፩ ዓ/ም - እስከዛሬ በስሙ የሚጠራውን የጉዞ ወኪል የመሠረተው የብሪታንያ ተወላጅ ቶማስ ኩክ ፲፰፻፹፫ ዓ/ም - በሁለተኛው የዓለም ጦርነት የአገራቸውን የነጻነት ትግል በመምራት፤ ከነጻነትም በኋላ በፕሬዚድንትነት ያገለገሉት ፈረንሳዊ ጄነራል ሻርል ደ ጎል ፲፱፻፶፮ ዓ/ም - ሠላሳ አምሥተኛው የአሜሪካ ፕሬዚደንት ጆን ኤፍ ኬኔዲ ፲፱፻፺፫ ዓ/ም - በተለይም ሄልሲንኪ ላይ በ፲፱፻፵፭ በተካሄደው የኦሊምፒክ ውድድር በአምሥት እና በአሥር ኪሎሜትር እንዲሁም በማራቶን የሩጫ ውድድሮች አሸናፊነቱ ስመ ጥሩነትን ያተረፈው የቼክ አትሌት ኤሚል ዛቶፔክ (“የቼኩ ባቡር”) (እንግሊዝኛ)"} {"id": "21838", "contents": "ያይጥ እርዳታ በጭራንፎ ያልቃል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያይጥ እርዳታ በጭራንፎ ያልቃል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22894", "contents": "ቀዳማዊ ዓፄ ዮሐንስ ከ፲፮፻፶፰ እስከ ፲፮፻፸፫ ዓ.ም. የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት ነበሩ። ማንኛውም ሰው ካቶሊክ እንዳይሆን ከማስከልከላቸው ሌላ መጻሕፍቶቻቸው እንዲቃጠሉ አድርገዋል። በተጨማሪም በየከተማው የእስላሞች መንደር የተወሰነ ሥፍራ እንዲሆን አድርገዋል። ^ ሀ ለ ሐ ሐሪ አትክንስ፣ የኢትዮጵያ ታሪክ፣ ገፅ 19 (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "22318", "contents": ""} {"id": "22330", "contents": "የጌዞ ብሔረሰብ ቋንቋ ‹ጌዞኛ› ሲሆን፣ ቋንቋው ከማዕከላዊ ኦማዊ ቋንቋዎች ቤተሰብ ይመደባል። በ1999 ዓ.ም በተደረገው የሕዝብና ቤቶች ቆጠራ ውጤት የብሔረሰቡ ሕዝብ ብዛት 363ሺ9 ነው፡፡ የዑባ ካቲ (ንጉሥ) ግዛት    የዑባ አካባቢ ነፃ የተደራጀ ባህላዊ የፖለቲካ አስተዳደር የተፈጠረው ከአሪ ግዛት ተነጥሎ ዑባ ነፃ አስተዳደር ግዛት ከሆነበት ዘመን ወዲህ ነበር ።  የዑባ ጥንታዊ ግዛት በሰሜን ዜንቲ ወንዝ : በደቡብ ምስራቅ የማዜ ወንዝ ይዞ እስከ ዛላና ዑባ መካከል ያለው ሸለቆ አልፎ ዘቃ ዛልቶ እና ጋላዳ ቀበለያትን ያካትታል ። በደቡብ ማሌ ወረዳ : በደቡብ ምዕራብ የአሪ ግዛት: በምዕራብ ሙሉ በሙሉ በአሪ ግዛት ይዋስናል ።የካቲው (የንጉሱ) አስተዳደር ሥርዓት ለብቻ የተዘረጋው ከአሪ ማዕከል የመጣው ንጉስ ሾዴ (shodh) ከነገሰበት ጊዜ ጀምሮ ሲሆን ይህንን ከላይ የተጠቀሰውን አካባቢ ይገዛ የነበረው የዚህ ትውልድ ነበር ።      መጀመሪያ ከአሪ ወደ ዑባ አካባቢ የመጣው ሰው የተቀመጠው በዑባ ተራራማ አካባቢ አምፖ በሚል ስም በሚታወቅበት ቦታ ነበር ከዚህ በመነሳት የጎሳው ዝሪያዎች ቀስ በቀስ ግዛት አስፋፍተው ሊቆጣጠሩ እንደቻሉ ይገለፃል ። በአካባቢው የካቲ አስተዳደር  ከተመሠረተ በኋላ ሰሜናዊ የግዛት ክፍል ማለትም መላና አካባቢውን : ጋልጣና አካባቢውን በመልቀቅ ወደ ደቡብ ምሥራቅ በማስፋፋት ጥንት የባዮ ግዛት የነበረውን ዙዛና አካባቢውን : ጋላዳና አካባቢውን ያዘ ። በሰሜናዊ ግዛት የጎፋ እና የዛላ ካቲ አይለው በነበሩ ጊዜ ዑባን በኃይል አስለቅቀው ወደ ደቡብ እንድዞር አደረገዋል ይባላል ። የጎፋ እና የዛላ ካቲታይ(ንጉሶች) ፍላጎት ከፍ እያለ በመጣበት ወቅት የዑባ ካቲ ላይ በጦርነት እነዚህን ቀበሌያትንና አካባቢውን በኃይል አስለቅቀው እንደያዘ ይነገራል ።     ወደ ዑባ ተሻግረው ከነገሰው ሾደ(shodhe) ነጥቀው በትውልድ ሀረግ ቆጠራ መሠረት የሚቀጥሉ ካቲዎች በዑባ ነግሰዋል:: 1."} {"id": "22336", "contents": "ታራንትኛ (Tarandine /ታራንዲኔ/) በደቡብ-ምሥራቅ ጣልያን አገር በታራንቶ ከተማ ዙሪያ በ300,000 ሰዎች የሚነገር ልዩ ቋንቋ ነው። የታራንትኛ ውክፔዲያ አለ! (ይህ ቋንቋ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "22006", "contents": "ዱርዬ ያገባ በሬው በሰኔ ገደል የገባ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዱርዬ ያገባ በሬው በሰኔ ገደል የገባ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22012", "contents": "ዱጨት ባመድ ይስቃል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዱጨት ባመድ ይስቃል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22372", "contents": "(ይህ ስለ ብሔር ወይም ሕዝብ የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) ኩናማ የኢትዮጵያና የኤርትራ ብሔር ነው።"} {"id": "19372", "contents": "መስመስኛ በኢትዮጵያ የሚነገር የነበረ በአሁኑ ጊዜ የጠፋ ቋንቋ ሲሆን የሴማዊ ቋንቋዎች አባል ነው። ነገር ግን በአሁን ወቅት የመስመስ ህዝብ በሃዲያ ዞን ውስጥ ይገኛሉ https://am.wiktionary.org/wiki/Wiktionary:ጉራግኛ_ሷዴሽ - የመስመስኛ ቃላት በውክሽኔሪ (ይህ ቋንቋ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "19378", "contents": "ግይጦኛ በኢትዮጵያየሚነገር ቋንቋ ሲሆን የሴማዊ ቋንቋዎች አባል ነው። https://am.wiktionary.org/wiki/Wiktionary:ጉራግኛ_ሷዴሽ - የግይጦኛ ቃላት በውክሽኔሪ (ይህ ቋንቋ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31168", "contents": "የውና በኮሪያ የነገሠ ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31174", "contents": "ዳንጉን ዋንገም በኮርያ ልማዳዊ አፈ ታሪክ በኮሪያ በጥንት የነገሠ ንጉሥ ነበር። እርሱ ከሺንሺ መንግሥት (ፔዳል) ቀጥሎ የአዲስ መንግሥት መሥራች ሆነ። የዚህ መንግሥት ስም «ጆሰን» ሲሆን፣ በኋላ ዘመን (ከ14ኛው ክፍለ ዘመን ዓ.ም.) ሌላ «ጆሰን» የተባለ መንግሥት ስለ ኖረ፣ ዳንጉን የመሠረተው መንግሥት አሁን «ጥንታዊ ጆሰን» ወይም «ጎጆሰን» በመባል ይታወቃል። የፔዳል (ጸሐይ) ወገንና የናቱ ወገን «የድብ ጎሣ» በውሕደታቸው የጆሰን ብሔር ሆነው ዳንጉን እንደ ኮርያ መሥራችና አባት ይቆጠራል። ይህ በቻይና (ኋሥያ) ንጉሥ ያው 25ኛው ዓመት እንደ ሆነ ይታመናል። ዋና ከተማው አሳዳል ምናልባት የአሁኑ ፕዮንግያንግ፥ ወይም ሓርቢን በማንቹርያ ነበር። ከዚህ በላይ ዳንጉን የራሱን አምልኮት እንደ ዐዋጀ ይባላል፤ እስከ ዛሬም ድረስ ዳንጉንን እንደ አምላክ የሚቆጠሩ አንዳንድ ትንንሽ ሃይማኖቶች በኮርያ አገር አሉ። በጠቅላላ ለ93 ዓመታት (ወይም ለ1500 ዓመታት በአንድ ትውፊት) እንደ ነገሠ ይጻፋል። ከዚያ በኋላ ልጁ ቡሩ ተከተለው። በ1903 ዓም. በኮሪይኛ የተዘጋጀው ዜና መዋዕል ኋንዳን ጎጊ ስለዚሁ አፈታሪካዊ ዘመን መረጃ ይሰጣል፤ ሆኖም በብዙ የኮርያ መምህሮች ዘንድ ይህ መጽሐፍ እንደ ትክክለኛ ታሪክ አይሆንም። ስለ ዳንጉን ዋንገውም ወይም ኢምግም ዘመን እንዲህ ይለናል። ዳንጉን ከአባቱ የሺንሺ ንጉሥና ከእናቱ የዉንግ ንግሥት ከልምጭ ዛፍ በታች ተወለደ (ምናልባት 2145 ዓክልበ. ግድም)። የአምላክ ምግባር ስለነበረው ሰዎች ሁሉ አከበሩት ታዘዙለትም፣ እድሜው 14 ዓመት ሲሆን፣ እናቱ የደዕብ ክፍላገር መስፍን አደረገችው። በ2108 ዓክልበ."} {"id": "22546", "contents": "የወላይታ ሕዝብ ዴሞክራሲያዊ ግንባር የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲ ነው።"} {"id": "22552", "contents": "የዲል ወቢ ሕዝቦች ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲ ነው።"} {"id": "31204", "contents": "'ሉጋይድ ማክ ሎጋይሪ የ አየርላንድ ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "22564", "contents": "ዱቤና ደገኒ ብሔረሰብ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲ ነው።"} {"id": "22576", "contents": ""} {"id": "34714", "contents": "ዲማ በምስራቅ ጎጃም፣ እነማይ ወረዳ የሚገኝ ከተማ ነው። ይህ ቦታ በተለይ እውቅና እሚያገኘው የዲማ ጊዮርጊስን ቤተክርስቲያንና መናኞችና ሌሎች የሚጠለሉበት ገዳም በማቀፉ ነው። በዓፄ ሱሰንዮስ ዘመን የነበሩትን ዓፄ ያዕቆብን ደግፈው ሲዋጉ በጎል ጦርነት ድል የሆኑት ራስ አትናቴዎስ በዲማ ገዳም እንደተጠለሉ በዚያው ዘመን የተጻፉ ድርሳናት ይገልጻሉ። እንዲሁ ደጃዝማች ጎሹ ዘውዴ ልጃቸው ብሩ ጎሹ ሲያምጽ በዲማ ገዳም እንደተጠለሉ እንግሊዙ ሲ ቲ ቤኬ ዘግቦት ይገኛል። በ19ኛው ክፍለ ዘመን፣ የዲማ ጊዮርጊስ፣ ጎጃም ውስጥ ከሚገኙ አብያተ ክርስቲያናት ሁሉ ትልቁ ነበር። ቤተ ክርስቲያኑ በ2 ሜትር ከፍታ የድንጋይ አጥር የታጠረ ሲሆን ውስጡ ብዙ ታሪካዊ መጻሕፍትን አካቶ ይዟል። በ1513 ዓ.ም. በአውሮጳውያን ስልት የተሳሉ የዓፄ ናዖድ እና ዓፄ ልብነ ድንግል ምስሎች በቤተርክስቲያኑ በሚገኙ መጽሐፍት ይታያሉ። ^ James Bruce, Travels to Discover the Source of the Nile (1805 edition), vol. 3, p. 280 ^ http://www.nai.uu.se/library/resources/dossiers/local_history_of_ethiopia/d/ORTDIL05.pdf ^ http://www.nai.uu.se/library/resources/dossiers/local_history_of_ethiopia/d/ORTDIL05.pdf"} {"id": "31264", "contents": "'ኒያል ካይሌ የ አየርላንድ ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31270", "contents": "አርት ኢምሌኽ በአይርላንድ አፈ ታሪክ ከ752 እስከ 740 ዓክልበ. ግድም ድረስ የአየርላንድ ከፍተኛ ነጉሥ ነበር። አብዛኛው የአይርላንድ ታሪኮች እንዳሉት የአርት ዘመን ለ12 ዓመታት ቆየ። የላውድ አቆጣጠሮች (1014 ዓም ተቀነባብሮ) እና የድሮ አቆጣጠር በመከተል፣ ይህ ከ752 እስከ 740 ዓክልበ. ድረስ ይሆናል። (በኋላ የታዩት ታሪኮች ግን ከዚያ በፊት ያደርጉታል።) (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31288", "contents": "'ኤሊም ማክ ኮንራክ የ አየርላንድ ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31294", "contents": "ኤና አይርዴክ በአይርላንድ አፈ ታሪክ ከ1022 እስከ 995 ዓክልበ. ግድም ድረስ የአየርላንድ ከፍተኛ ነጉሥ ነበር። የአይርላንድ ታሪኮች እንዳሉት የኤና ዘመን ለ27 ዓመታት ቆየ። የላውድ አቆጣጠሮች (1014 ዓም ተቀነባብሮ) እና የድሮ አቆጣጠር በመከተል፣ ይህ ከ1022 እስከ 995 ዓክልበ. ድረስ ይሆናል። (በኋላ የታዩት ታሪኮች ግን ከዚያ በፊት ያደርጉታል።) (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31300", "contents": "'ከንፋይላድ የ አየርላንድ ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "34888", "contents": "1944 አመተ ምኅረት ጥቅምት ፲፮ ቀን - በብሪታንያ ብሔራዊ ምርጫ በሁለተኛው የዓለም ጦርነት ጊዜ የሀገሪቱ ጠቅላይ ሚንስቴር በነበሩት በዊንስተን ቸርቺል የሚመራው የኮንሰርቫቲቨ ፖለቲካ ቡድን አሸናፊ ሆኖ ቸርቺልም ለሁለተኛ ጊዜ ጠቅላይ ሚኒስቴር ሆኑ። ታኅሣሥ ፪ ቀን - የአንበሳ አውቶቡስ ህጋዊ ሰውነት በማግኘት በአክሲዮን ከተቋቋመ በኋላ አረንጓዴና ቢጫ የተቀቡ ፲ አውቶቡሶችን ይዞ ሥራ ጀመረ፤ እነዚህም አውቶቡሶች በከተማዋ አራት መስመሮች ላይ ብቻ የተሰማሩ ነበሩ። ታኅሣሥ ፲፬ ቀን - እስከ ሁለተኛው የዓለም ጦርነት ፍጻሜ በኢጣልያ ቅኝ ግዛትነት፡ እስከነጻነት ደግሞ በብሪታንያ እና ፈረንሳይ ሥር የነበረችው ሊቢያ ነጻ ሆነች። 1 ኢድሪስ የሊብያ ንጉሥ ሆኑ። ጥር ፲፫ ቀን - ለአዲስ አበባ ሕዝብ የውሃ አገልግሎት የሚሰጠው የገፈርሳ ግድብ በቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ተመረቀ። የካቲት ፩ ቀን - በታላቋ ብሪታኒያ እና ሰሜን አየርላንድ ንጉዛት ልዕልት ኤልሳቤጥ አባታቸው ንጉሥ ጆርጅ ሳድሳዊ ሲያርፉ ዙፋኑን ተቀብለው ዳግማዊት ንግሥት ኤልሳቤጥ ሆኑ። የካቲት ፰ ቀን - የብሪታንያ ንጉሥ ጆርጅ ሳድሳዊ በዊንድሶር ግምብ በሚገኘው የቅዱስ ጊዮርጊስ ጸሎት ቤት ውስጥ ተቀበሩ። ሚያዝያ ፫ ቀን - የአዲስ አበባው ሊሴ ገብረ ማርያም ትምሕርት ቤት ተመረቀ። ሚያዝያ ፳፬ ቀን - ‘ደ ሀቪላንድ-ኮሜት’ የተባለው የዓለም የመጀመሪያው የተሳፋሪ ጄት አየር-ዠበብ የመጀመሪያ በረራውን ከሎንዶን እስከ ጆሃንስበርግ ድረስ አከናወነ። ሐምሌ ፲፮ ቀን - በጋማል አብደል ናስር የተመሠረተው የግብጽ የመኮንኖች እንቅስቃሴ በጄነራል ሙሐመድ ናጊብ መሪነት ንጉሥ ፋሩቅን ገለበጠ። ሐምሌ ፲፱ ቀን - የግብጽ ንጉሥ ፋሩቅ ዙፋናቸውን ለልጃቸው ንጉሥ ፉዋድ ለቀቁ። ነሐሴ ፭ ቀን - በዮርዳኖስ ሐሺሚ ንጉዛት ንጉሡ ታላል በአዕምሮ ሕመምተኛነት ምክንያት በአገሪቱ ምክር ቤት ሸንጎ «ለሥልጣን ብቃት የላቸውም» ተብለው ሲሻሩ ገና አሥራ ስምንት ዓመት ያልሞላቸው ልጃቸው አልጋወራሹ በንጉሥነት እንደተኳቸው ይፋ ተደረገ። ንጉሥ ሁሴን የልደታቸው ዕለት ኅዳር ፯ ቀን ፲፱፻፵፮ ዓ/ም የንግሥ ስርዓታቸው ተከናወነ። የሰሎሞን ደሴቶች ዋና ከተማ በኦፊሴል ከቱላጊ ወደ ሆኒያራ ተዛወረ። መስከረም ፳፭ ቀን - ቦብ ጌልዶፍ (ሮበርት ፍረደሪክ ዜኖን ጌልዶፍ Robert Frederick Zenon Geldof) የተባለው የአየርላንድ ዜጋ ተወለደ። ኅዳር ፲፮ ቀን - ደራሲው አጥናፍሰገድ ኪዳኔ አዲስ አበባ ተወለደ።"} {"id": "31342", "contents": "'ዮካይድ አይልትሌጣን የ አየርላንድ ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "23260", "contents": "የዓፄ በካፋ (ታሪክ፡ ንጉሠ፡ ነገሥት፡ በካፋ) በዘመናቸው በነበረው ፀሐፊ [[]] በግዕዝ እንደተጻፈና በኢኛትሲዮ ግዊዲ (ኢግናጦስ ግዊዲ) በ1895 ፣ በጣሊያን አገር እንደታተመ ከጎን ቀርቧል። ይህ መጽሃፍ የዓፄ በካፋ ን ዜና ውሎ ይተርካል። በተጨማሪ የቀዳማዊ ኢያሱ አባትን የቀዳማዊ ዓፄ ዮሐንስንና የተከታያቸውን የቀዳማዊ ዓፄ ኢያሱን ዜና መዋዕል አካቶ ይዟል።"} {"id": "31372", "contents": "'ፌራዳክ ፊንፌክትናክ የ አየርላንድ ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31378", "contents": "'ፍላይትበርታቅ ማክ ሎይንግሲግ የ አየርላንድ ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31384", "contents": "ፍያካ ማክ ደልበህ በአየርላንድ ልማዳዊ አፈ ታሪክ ዘንድ ከቱዋጣ ዴ ዳናን ወገን የአየርላንድ ከፍተኛ ንጉሥ ነበር። አባቱን ደልበህ ለዙፋኑ ተከተለው። ፍያካ ለ፲ ዓመታት እንደ ነገሠ ይዘገባል። በሌቦር ገባላ ኤረን አባቱ ደልበህና የፍያካ ልጅ ኦሎም በካይኸር፣ የናማ ልጅ፣ የነኽታን ወንድም ተገደሉ። በኋላ የተጻፉት የአራት መምህሮች ዜና መዋዕልና የአይርላንድ ታሪክ እንደሚሉት ግን፣ ደልበህ በገዛው ልጁና ተከታዩ በፍያካ ዕጅ ተገደለ። የፍያካ እናት ኤማስ ስትሆን ሶስት ሴት ልጆች ባንባ፣ ፎድላና ኤሪው ለፍያካ ወለደችለት፤ እነዚህም የአይርላንድ ደሴት ስያሜዎች ሆኑ። ፍያካ በራሱ በኩል ፲ አመታት ገዝቶ እርሱና የኦላም ልጅ አይ ማክ ኦላማን በዮጋን ዘእምበር እጅ ተገደሉ። ከዚያ በኋላ የዳግዳ ልጅ ከርማይት ሦስት ልጆች ማክ ኲል፣ ማክ ኬክት እና ማክ ግሬን አብረው ለንጉሥነቱ ተከተሉ።"} {"id": "22738", "contents": "ኦሮሞ ድንች ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።"} {"id": "22744", "contents": "ክትክታ (Dodonaea angustifolia) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው። በፍቼ በተደረገ ጥናት፣ የቅጠሉ ለጥፍ በቅቤ ለቁስል ወይም ለችፌ ያክማል፤ የቅጠሉም ጢስ ዝምብን ለመከልከል ይጠቅማል። ^ የፍቼ፣ ኦሮሚያ ባህላዊ መድሃኒት ጥናት 2006 ዓም ከዓቢዩ እኒየው እና ሌሎች፣ ጎንደርና አዲስ አበባ ኡኒቨርሲቲዎች ሥነ ፍጥረት ኮሌጆች"} {"id": "31402", "contents": "ኒዋ በቻይና አፈ ታሪክ የተገኘች ሴት ናት። በአንድ ትውፊት ከማየ አይህ በኋላ ኒዋ እና ወንድሟ ፉሢ የሰው ልጆች ከሸክላ የሠሩ ሆኑ። በሌላ ትውፊት እነርሱ የቻይና መጀመርያ ገዦች ነበሩ።"} {"id": "31414", "contents": "'ዙ ዲንግ የ ቻይና ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "35380", "contents": "ሺንዠንግ (ቻይንኛ፦ 新郑) የቻይና ከተማ ነው። የኋንግ ዲ ዋና ከተማ ዮሾንግ በጥንት እዚህ እንደ ነበር ይታመናል። ፐይሊጋንግ የተባለው የጥንታዊ ሥነ ቅርስ ዙሪያ ውስጥ አለ። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "30850", "contents": "ፈረሰኛ ሲሸሽ እግረኛን ምን አቆመው የአማርኛ ምሳሌ ነው። ፈረሰኛ ሲሸሽ እግረኛን ምን አቆመው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "31444", "contents": "'ዦው ዧንግ የ ቻይና ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31450", "contents": "'ዦው ዳው የ ቻይና ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31462", "contents": "'ዮውቻው የ ቻይና ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "38710", "contents": "ደባይ ጠላትገን በአማራ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "38722", "contents": "ጊዳን በአማራ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "31012", "contents": "1 ሻምሺ-አዳድ የተርቃ ንጉሥ ኢላ-ካብካቡ ልጅ ነበረ። «የማሪ ሊሙ ስሞች ዜና መዋዕል» (MEC) የተባለው ሰነድ እንደሚለን፣ የሻምሺ-አዳድ ልደት ኢናያ (ወይም ዳዳያ) ሊሙ በሆነበት ዓመት፣ 1760 ዓክልበ. ሆነ ። በኋላ በሻሩም-አዳድ ሊሙነት (1745 ዓክልበ.) «ሻምሺ-አዳድ ያባቱን ቤት ገባ» ማለት እድሜው 15 ዓመት ሲሆን የተርቃን ዙፋን ወረሰ። የሻምሺ-አዳድ ስም በዚህ ዜና መዋዕል ብዙ ጊዜ ይጠቀሳል። በ1734 ዓክልበ. ኡኒናን አሸነፈ፤ ለሚከተሉት ዓመታት ግን ከስሙ በቀር ቃላቱ ጠፍቷል። ወደ አሦር ንጉሥ ናራም-ሲን ዘመን መጨረሻ በአሦር ነገሥታት ዝርዝር ዘንድ ወደ «ካርዱንያሽ» (ባቢሎን) ወረደ። ይህ ማለት በዘመቻ ባቢሎንን ያዘ አይመስልም፤ ምናልባት ወደ ባቢሎን የሄደው በስደት ይሆናል። ሆኖም በ1723 ዓክልበ. ከባቢሎን ወጥቶ ኤካላቱምን እንደ ያዘ ይዘገባል። እዚያ ለ፫ ዓመታት ቆይቶ አሹርን ይዞ ንጉሡን 2 ኤሪሹምን አስወጥቶ የአሦርን መንግሥት ለራሱ ቃመው። ከሻምሺ-አዳድ ዘመን በአሦር ጀምሮ የካሩም ንግድ በትንሹ እስያ ተመለሰ፤ በልጁም ዘመን እስከ 1678 ዓክልበ. ድረስ ተቀጠለ። የያንዳንዱ አሦራዊ ዓመት ስም ለዚያ ዓመት የተሾመው የሊሙ ስም ነበረ። ከዚህ በታች የዓመቱ ሊሙ እና የሊሙ አባት ስም እንደ ኡልትራ አጭር አቆጣጠር ይዘርዝራሉ። «የማሪ ሊሙ ስሞች ዜና መዋዕል» (MEC) የተባለው ሰነድ ለዚህ ዘመን የሊሙ ስምና ተጨማሪ የዓመት ድርጊቶች ይሰጣል። ይህም በታች ይመለከታል። 1720 ዓክልበ."} {"id": "31018", "contents": "1 አሹር-ራቢ በአሦር ነገሥታት ዝርዝር ዘንድ በ1451-1441 ዓክልበ. ገደማ የአሦር ንጉሥ ነበረ። ስንት ዓመት እንደ ገዛ ከሰነዱ ጠፍቷል። ቀዳሚው አሹር-ሻዱኒ የወንድሙ ኑር-ኢሊ ልጅና ወራሽ ነበር። አሹር-ሻዳኒ አንድ ወር ብቻ ከገዛ በኋላ አጎቱ የ1 ኤንሊል-ናሲርም ሁለተኛው ልጁ 1 አሹር-ራቢ ዙፋኑን ከአሹር-ሻዱኒ በመንፍቅለ መንግሥት ያዘው ይላል። ልጁ 1 አሹር-ናዲን-አሔ ተከተለው።"} {"id": "31030", "contents": "2 ሻምሺ-አዳድ በአሦር ነገሥታት ዝርዝር ዘንድ ለ6 ዓመታት (ከ1561 እስከ 1555 ዓክልበ. ገደማ) የአሦር ንጉሥ ነበረ። የቀዳሚው የ3 ኤሪሹም ልጅ ይባላል፣ ተከታዩም 2 እሽመ-ዳጋን ልጁ እንደ ነበር ይላል። ከዚህ ዘመን ምንም ሥነ ቅርስ ወይም ሌላ መረጃ የለንም።"} {"id": "31708", "contents": "ዲውረን (ጀርመንኛ፦ Düren) (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31714", "contents": "ሞንቴው ዳ ፖ (ጣልያንኛ፦ Monteu da Po) በፖ ወንዝ ላይ በስሜን ጣልያን የሚገኝ መንደር ነው። በጥንት የሊጉርያ ሰዎች ቦዲንኮማጉስ የተባለ ከተማ በዚህ ሥፍራ ነበራቸው። የዚሁ ስም መጀመርያ ክፍል ከፖ ወንዝ ስም በጥንታዊ ሊጉርኛ «ቦዲንኩስ ወንዝ» ደረሰ። በሮሜ መንግሥት ዘመን የከተማው ስም ኢንዱስትሪያ ሆነ። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31048", "contents": "3 ሻምሺ-አዳድ በአሦር ነገሥታት ዝርዝር ዘንድ ለ16 ዓመታት (ከ1539 እስከ 1524 ዓክልበ. ገደማ) የአሦር ንጉሥ ነበረ። ቀዳሚው የ2 እሽመ-ዳጋን ልጅ ሲሆን እርሱ ግን የሌላ እሽመ-ዳጋን (የሹ-ኒኑዓ ልጅ የሆነ) ልጅ እንደ ነበር ይላል። ለዚሁ ንጉሥ አንዳንድ ጥቃቅን ቅርሶች በአሹር ተገኝተዋል፤ ሆኖም ከዚህ ዘመን ምንም ሌላ መረጃ የለም። ተከታዩ ወንድሙ 1 አሹር-ኒራሪ ነበር።"} {"id": "31060", "contents": "ሉላያ በአሦር ነገሥታት ዝርዝር ዘንድ ለ6 ዓመታት (ከ1596 እስከ 1590 ዓክልበ. ገደማ) የአሦር ንጉሥ ነበረ። «የዲቃላ ልጅ» ወይም «የማንም ልጅ ያልሆነ» ይባላል፤ ስለዚህ ከቀዳሚው ባዛያ ዘመን ቀጥሎ ወይም ነጣቂ ወይም እንደራሴ እንደ ነበር ይታስባል። ተከታዩ የባዛያ ልጅ ሹ-ኒኑዓ ስለሆነ ከንጉሥ ቤተሠብ ያልሆነ እንደራሴ ነበር ሊሆን ይቻላል። ከዚህ ዘመን ምንም ሥነ ቅርስ ወይም ሌላ መረጃ የለንም።"} {"id": "31072", "contents": "ነነዌ የአሦር ጥንታዊ ከተማ ነበረ። ፍርስራሹ በጤግሮስ ወንዝ ምሥራቅ ዳርቻ በሞሱል ዙሪያ አሁን አለ። በኦሪት ዘፍጥረት 10፡11 መሠረት የሴም ልጅ አሦር ከሰናዖር ወጥቶ ነነዌንና ሌሎችን ከተሞች ሠራ። አንዳንድ የመጽሐፍ ቅዱስ ትርጉሞች ግን ከፊተኛው ቁጥር ከ10፡10 በመውሰድ አድራጊው እንደ ናምሩድ ቆጥረውት፣ ናምሩድ እራሱ ወደ አሦር (ወደ ሀገሩ) ወጥቶ እኚህን ከተሞች እንደ ሠራ ይላሉ። በጥንታዊ የግሪክ ታሪክ ጸሃፊዎች ዘንድ ኒኑስ የነነዌ መስራችና የአሦር መጀመርያ ንጉስ ነበረ። ነነዌ ከጥንት ጀምሮ ከአሹር ከተማ-አገር ይገዛ ነበር። እንደ አሹር ከ1440 እስከ 1366 ዓክልበ. ድረስ በሚታኒ ይቆጣጠር ነበር። ትልቅ ከተማ ነበረ። በ775 ዓክልበ. አካባቢ ነቢዩ ዮናስ ወደ ነነዌ ሂዶ የአሦር ሰዎች ወደ ንሥሐ እንዳመጣቸው በመጽሐፈ ዮናስ ይገለጻል። የዮናስ መቃብር የሚባለው የተቀደሠ መስጊድ በነነዌ (የአሁኑ ሞሱል) አካባቢ ይገኝ ነበር፤ በሐምሌ 2006 ዓ.ም. የኢስላማዊ ተዋጊዎች ከ«ኢስላም ግዛት በኢራቅና ሶርያ» ወገን የዮናስን መስጊድ አፈረሱት። በ713 ዓክልበ. ንጉሥ ሰናክሬም የአሦርን ዋና ከተማ ወደ ነነዌ መለሠው። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31078", "contents": "[[File:|250px| right| thumb|አስራዶን]] አስራዶን ከ እስከ ዓክልበ. የአሦር ንጉሥ ነበረ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31084", "contents": "አሹር-ናዲን-አፕሊ ከ1213 እስከ 1209 ዓክልበ. ግድም ድረስ የአሦር ንጉሥ ነበረ። አባቱን 1 ቱኩልቲ-ኒኑርታን ገድሎ መንግስቱን ቃመበት። በአሦር ነገሥታት ዝርዝር ዘንድ ለ፬ (ወይም እንደ ፩ዱ ቅጂ ለ፫) ዓመታት ገዛ፤ ከዘመኑም አንድ የሊሙ አመት ስም («የኤሪብ-ሲን አመት») ከቅርሶቹ ታውቋል። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "38788", "contents": "ሀሮ ማያ(ወረዳ) በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "38794", "contents": "{{አቀማመጥ |align=center ሊሙ (ወረዳ) በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "41086", "contents": "27 September በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) በዘመነ ማቴዎስ፣ በዘመነ ማርቆስና በዘመነ ሉቃስ መስከረም 17 ቀን ማለት ነው። በዘመነ ዮሐንስ ግን (ዘመነ ሉቃስ የሥግር ዓመት በመሆኑ) መስከረም 16 ቀን ላይ ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "41092", "contents": "ኬጢያውያን (መጽሐፍ ቅዱስ)‎‎ ወይም የኬጢ ልጆች - ዕብራይስጥ «ሔቲ» የኬጢያውያን መንግሥት በአናቶሊያ - በጥንት ሐቲ፣ ቀድሞ የሐታውያን አገር ኬጥኛ - ሕንዳዊ-አውሮፓዊ ቋንቋቸው"} {"id": "41170", "contents": "26 October በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) በዘመነ ማቴዎስ፣ በዘመነ ማርቆስና በዘመነ ሉቃስ ጥቅምት 16 ቀን ማለት ነው። በዘመነ ዮሐንስ ግን (ዘመነ ሉቃስ የሥግር ዓመት በመሆኑ) ጥቅምት 15 ቀን ላይ ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "41176", "contents": "ቤቴል (ዕብራይስጥ: בית אל /በይት ኤል/ «የአምላክ ቤት») ከመጽሐፍ ቅዱስ የታወቀ በጥንታዊ እስራኤል የተገኘ ከተማ ነበር። እስራኤላውያን ከከነዓን ከያዙት አስቀድሞ ሎዛ («ሉዝ») የተባለች ከተማ በዚያ ነበረች። አብርሃም፣ ይስሐቅና ያዕቆብ በከነዓን ሲቆዩ መኖርያቸውን ካደረጉባቸው ቦታዎች አንዱ ነው። አሁን ሥፍራው በፍልስጤም ግዛቶች ሲሆን ቤቲን ከተባለች መንደር ዙሪያ ይገኛል።"} {"id": "38812", "contents": "ሜታ ሮቢ በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው። {{አቀማመጥ |align=center ሜታ ሮቢ በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "38818", "contents": "ሰተማ በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው። {{አቀማመጥ |align=center ሰተማ በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "32620", "contents": "ሀቪየር አግዊሬ ኦኔይንዲያ (ኅዳር ፳፪ ቀን ፲፱፻፶፩ ዓ.ም. ተወለደ) ወይም በቅጽል ስሙ ኤል ቫስኮ ሜክሲካዊ እግር ኳስ አሰልጣኝና የቀድሞ ተጫዋች ነው። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "44446", "contents": "ሄርኩሌስ አለማኑስ (በጀርመንኛ Alman አልማን) በጀርመን አፈ ታሪክ ዘንድ በጥንት የጀርመን ፲፩ኛው ንጉሥ ነበረ። ከቴውታኔስ ቀጥሎ ለ64 ዓመታት (ምናልባት 1855-1791 ዓክልበ. ግድም) ነገሠ። አቬንቲኑስ እንደ ጻፈው ንጉሥ አልማን ጀግና፣ ታላቅ ጦረኛ ሲሆን የባየርን ሰዎች አባት ነበር። አርማው በጋሻው ላይ የአንበሣ ምልክት ነበር፤ ይህም እስካሁን በባየርን አርማ ሊታይ ይችላል። አምባ በአሁኑ ኑረምበርግ እንደ ሠራ ይለናል። በተጨማሪ እስከ እስያ ድረስ ሄዶ ረጅሙን «ቲጭ» ገደለው። አለማኑስ ደግሞ «አለማኒ» የተባለው ጀርመናዊ ብሔር ሞክሼ ይባላል፤ አሁንም ይህ ስም በአንዳንድ ቋንቋ፣ እንደ ፈረንሳይኛ «አለማኝ»፣ የጀርመን አገር ስያሜ ነው። የአልማን ወንድ ልጆች ኖሪኩስ (ኖራይን)፣ ሁኑስ (ሃውን)፣ ሄልቬቲዩስ (ሄልፎስ)፣ መዶ (ሚድ)፣ ማጣያስ (ማጥ)፣ ታውሩስ (ጦይር)፣ ገሎኑስ (ግላን)፣ ስኪቴስ (ስኪጠር)፣ አቢዩስ (አብ)፣ እና ቦዩስ (ባየር) ናቸው። ከአልማን መሞት በኋላ ለትንሽ ጊዜ ከወንድማማች መካከል ሁከት ነበረ፤ ያንጊዜ በሬምስና ሉክሳምቡርግ የነገሠው ዘመዳቸው ራሙስ ዐርቆ የአልማን ግዛት አከፋፈላቸው ይላል። ከነዚህ ታናሹ ልጅ ቦዩስ ባየርንንና የጀርመን ከፍተኛ ንጉሥነቱን ተቀበለ። ኖሪኩስ በኖሪኩም፣ ሄልቬቲዩስም በአሁኑስዊስ ገዛ፤ ሁኑስም ከቪስቱላ ወንዝ ምዕራብ ሳርማትያን ተቀበለና አቬንቲኑስ የሁኖች አባት ያደርገዋል። ገሎኑስና ስኪቴስ ከሁኑስ ጋር ሄዱ፤ በእስኩቴስ ሠፈሩ፤ (ሆኖም «እስኩቴስ» የሚባለው አገር ከዚህ በፊት ብዙ ጊዜ ተጠቅሶ ነበር)፤ ገሎኑስ የገሎኒ ነገድ ወለደ። መዶና ማጣያስ የሜዲዮማትሪኬስን ነገድ መሰረቱ፣ በመትዝ ዙሪያ ሠፈሩ። ከአልማንም ዘመን በኋላ ታውሩስና አቢዩስ ከብዙ ሕዝብ ጋር (ኪምብሪ ወይም ኪሜራውያን ተብለው) ከባየርን ወጥተው በኢሉዋርያና በጥቁር ባሕር ላይ ያሉትን አገራት እስከ ቦስፎሮስ ድረስ ገዙ። የጦይርም ሚስት ሃክስ ደግሞ ታላቅ አለቃና መድኃኒተኛ ነበረች፤ የርሷ ሴቶች ሥራዊት («አማዞኖች») መሬት በትንሹ እስያ እስከ አርሜኒያ ድረስ አሸነፉ ይላል።"} {"id": "43636", "contents": "ጥቅምት ፯ - በአሜሪካ ውስጥ፣ በተለይም ሺካጎ ከተማ የሚኖረው ወንበዴ አል ካፖን «የቀረጥ ወንጀል» በመፈጸም ተከሶ የ፲፩ ዓመት እሥራት ተፈረደበት። ጥቅምት ፳፫ - ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ የአገሪቱን የመጀመሪያ ሕገ መንግሥት እንዲዘጋጅ አዝዘው በዘውዱ አንደኛ ዓመት በዓል በአዲሱ ምክር ቤት (ፓርላማ) ለሕዝብ ቀረበ። ታኅሣሥ - መኮንን እንዳልካቸው የአዲስ አበባ ከንቲባ ሆነው ተሾሙ። ታኅሣሥ ፲፭ - የመንበረ ጸባኦት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ሕንፃ የመሠረት ድንጋይ ግርማዊ ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ሲያስቀምጡ የእስክንድርያ ኮፕት ቤተ ክርስቲያን ፓትርያርክ አቡነ ዮሐንስ እና የሀገር ጳጳሳትም በተገኙበት ልዩ ጸሎት እና ቡራኬ ተሠጥቶ ተመረቀ። መጋቢት 23 - አዶልፍ ሂትለር በቢር ሆል ፑች አመጽ በመሳተፉ የ5 ዓመት እስራት ተፈረደበት። የካቲት ፳፯ - አቡነ ባስልዮስ የአዲስ አበባ መንበረ መንግሥት ቅዱስ ገብርኤል ገዳም መምህርነት ተሰጣቸው። ጃፓን ማንቹርያን ወረረ፤ የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ሄርበርት ሁቨር በግፍና በወረራ የሚገኝ የመሬት ለውጥ ሁሉ አናከብርም የሚል ፖሊሲ አወጡ። ብላታ አየለ ገብሬ የውጭ ዜጎች ልዩ ፍርድ-ቤት ሰብሳቢ ሆነው ተሾሙ። የተስፋ ቁልፍ በጃማይካ በሌናርድ ሃወል «መጀመርያው ራስተፈሪ» ተጻፈ። መስከረም ፳፯ - የደቡብ አፍሪቃው ጳጳስ እና የኖቤል የሰላም ሽልማት ተቀባይ ዴዝሞንድ ቱቱ በዚህ ዕለት ተወለዱ። ኅዳር ፮ - የኬንያው ፕሬዚደንት ምዋይ ኪባኪ የካቲት ፳፭ - የደቡብ አፍሪቃ ተወላጇ ዘፋኝ ሚሪያም ማኬባ በዛሬው ዕለት ተወለደች። ጥቅምት ፰ - የኤሌክትሪክ መብራትን እንዲሁም አምፑልን በመፍጠር የሚታወቀው አሜሪካዊው ቶማስ አልቫ ኤዲሰን በ ኒው ጀርሲ ክልል ዌስት ኦሬንጅ ላይ በተወለደ በ ፹፬ ዓመቱ አረፈ።"} {"id": "43654", "contents": "ጨጓራ የሚያመነዥጉ እንስሳት ትልቁ የምግብ ማክማቻ ክፍል የሆድ ዕቃ ኣካል ነው። ጀርሞች የሚያድጉበትና የሚቀለቡበት የድፍድፍ ክፍል ሲሆን በሚገባ ያልተፈጨ ምግብ ከእዚህ ተነስቶ ነው የሚመነዠገው።"} {"id": "4829", "contents": "1 January 1748 - 8 September 1748 እ.ኤ.ኣ. = 1740 ዓ.ም. 9 September 1748 - 31 December 1748 እ.ኤ.ኣ. = 1741 ዓ.ም."} {"id": "43726", "contents": "ዘካርያስ በወንጌል በአዲስ ኪዳን ዘንድ የመጥምቁ ዮሐንስ አባትና የኢየሩሳሌም ቄስ ነበር። በቁርዓን ዘንድ ደግሞ ዘከርያ ነብይ ሲሆን መርየምን ሲነባከባት የነበር አሳዳጊዋ ነው። የነብዩ የህያ (ዮሐንስ) አባትም ነው። በመካነነቱ ላይ በእርጅና ጊዜ ነበር በተአምር የህያን የወለደው። : ይህ ፡ አጭር ፡ ሃይማኖት ፡ ነክ ፡ ጽሑፍ ፡ መሠረት ፡ ወይም ፡ መዋቅር ፡ ነው። እርስዎ ፡ ሊያስፋፉት ፡ ይችላሉ!"} {"id": "43732", "contents": "ጂብሪል በአረብኛ የገብርኤል (መልዐክ) ስም ሲሆን፣ በእስልምና በጣም ተወዳጅ የአላህ ትልቅ መልዕክተኛ እንዲሁም መንፈስ ቅዱስ እራሱ (አል-ሩሕ አል-ቁድስ) ይቆጠራል። : ይህ ፡ አጭር ፡ ሃይማኖት ፡ ነክ ፡ ጽሑፍ ፡ መሠረት ፡ ወይም ፡ መዋቅር ፡ ነው። እርስዎ ፡ ሊያስፋፉት ፡ ይችላሉ!"} {"id": "44506", "contents": "ዋዛድ ግብጽን በ፪ኛው ጨለማ ዘመን (14ኛው ሥርወ መንግሥት) በ1746-42 ዓክልበ. ግድም የገዛ ፈርዖን ነበረ። ዋዛድ በነገስታት ዝርዝሮች አልተዘረዘረም። የሚታወቀው ከ፭ ጥንዚዞች ነው። ሌላው ስም («የሆሩስ ስም») አይታወቅም። በመምህር ኪም ራይሆልት አሳብ፣ በቶሪኖ ቀኖና ላይ ከነህሲ በኋላ ለተገኙት ስሞች አንድ ቅርስ ለ«መርጀፋሬ» ብቻ ሕልውናውን ስለሚያስረዳ፣ የዋዛድ መታወቂያ ከመርጀፋሬ ጋራ ሊሆን ይችላል። ይህም ቅርስ አንድ ጽላት ነው። በዝርዝሩ ዘንድ «መርጀፈሬ» 3-4 አመታት ነገሠ፤ ከሌሎቹም ይልቅ ለረዘመ ጊዜ ቀረ።"} {"id": "43900", "contents": "ማገት የአንድን ሰው የመንቀሳቅስ መብት መንፈግ ነው።"} {"id": "43918", "contents": "ኢጀርሳ በሰሜን ሸዋ ዞን የምትገኝ አነስተኛ የገጠር ቀበሌ ስትሆን በሲያደብርና ዋዩ ወረዳ ከአዲስ አበባ በ180 ኪ.ሜ. ትገኛለች።"} {"id": "47722", "contents": "የበረሮ አስትኔ (Blattodea በሮማይስጥ) ከበረሮዎች ጭምር ምስጥን ያጠቀለለ የሦስት አጽቄ መደብ ነው። በረሮ ምስጥ"} {"id": "4925", "contents": "1 January 1700 - 8 September 1700 እ.ኤ.ኣ. = 1692 ዓ.ም. 9 September 1700 - 31 December 1700 እ.ኤ.ኣ. = 1693 ዓ.ም."} {"id": "4931", "contents": "1 January 1697 - 7 September 1697 እ.ኤ.ኣ. = 1689 ዓ.ም. 8 September 1697 - 31 December 1697 እ.ኤ.ኣ. = 1690 ዓ.ም."} {"id": "40366", "contents": "23 March በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም መጋቢት 14 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "4961", "contents": "1 January 1682 - 7 September 1682 እ.ኤ.ኣ. = 1674 ዓ.ም. 8 September 1682 - 31 December 1682 እ.ኤ.ኣ. = 1675 ዓ.ም."} {"id": "44542", "contents": "የአንጎላ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድን አንጎላን ወክሎ በእግር ኳስ ይወዳደራል። አስተዳዳሪው አካል የአንጎላ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ነው። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "6401", "contents": "1 January 969 - 2 September 969 እ.ኤ.ኣ. = 961 ዓ.ም. 3 September 969 - 31 December 969 እ.ኤ.ኣ. = 962 ዓ.ም."} {"id": "6425", "contents": "1 January 957 - 2 September 957 እ.ኤ.ኣ. = 949 ዓ.ም. 3 September 957 - 31 December 957 እ.ኤ.ኣ. = 950 ዓ.ም."} {"id": "6431", "contents": "1 January 954 - 2 September 954 እ.ኤ.ኣ. = 946 ዓ.ም. 3 September 954 - 31 December 954 እ.ኤ.ኣ. = 947 ዓ.ም."} {"id": "6443", "contents": "1 January 948 - 2 September 948 እ.ኤ.ኣ. = 940 ዓ.ም. 3 September 948 - 31 December 948 እ.ኤ.ኣ. = 941 ዓ.ም."} {"id": "6479", "contents": "1 January 931 - 3 September 931 እ.ኤ.ኣ. = 923 ዓ.ም. 4 September 931 - 31 December 931 እ.ኤ.ኣ. = 924 ዓ.ም."} {"id": "6539", "contents": "ሰፕቴምበር (እንግሊዝኛ: September) በጎርጎርያን ካሌንዳር ውስጥ 9ኛው ወር ነው። በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር ይህ ወር የነሐሴ መጨረቫ፣ ጳጉሜና የመስከረም መጀመርያ ነው።"} {"id": "52066", "contents": "ቢስሚላህ አልሀምዱሊላህ እውን ነብዩ ሙሀመድ(ሰ.ዐ.ወ) ሀሰተኛ ነብይ ናቸው? ሀሰተኞች አላማቸው አለማዊ ጥቅም ማግኘት ነው ማለትም ለስልጣን፣ ለክብር፣ ለዝና፣ለገንዘብ፣ለሴት.... ብለው ነው ነብይ ሳይሆኑ ነብይ ነኝ ሚሉት። ሙስሊም ያልሆኑ ሰዎች አብዛኞቹ ሚያስቡት ነብዩ ሙሀመድ(ሰ.ዐ.ወ) ነብይ ነኝ ሲሉ ሁሉም ሰው ባንዴ ነብይነታቸውን ተቀብሎ ያመናቸው እና የተከተላቸው አርገው ነው ሚያስቡት። ነገሩ ግን በተገላቢጦሽ ነው የሆነው። ከነብይነታቸው በፊት ታማኙ ሙሀመድ በተባሉበት ምላስ አላህ ነብይ አድርጎ ልኮኛል ሲሉ ተስተባብለዋለ፣ ውሸታም፣ መተተኛ፣ ደጋሚ፣ እብድ.... ተብለዋል። ፊታቸው ላይ ተተፍቶባቸዋል ለፈጣሪ በመስገድላይ እያሉ ፈርስ ተደፍቶባቸዋል እየሱስ መከራን እንደተቀበለው ሁላ ነብዩ ሙሀመድ(ሰ.ዐ.ወ) ያልደረሰባቸው የመከራ አይነት የለም ያውም በወገኖቻቸው ተሰድበዋል ፣ተደብድበዋል ፣በድንጋይ ተወግረዋል ፣መአቀብ ተጥሎባቸዋል፣የግድያ ሙከራ ተደርጎባቸዋል ፣ከሀገራቸው ተባረዋል የተጣለባቸው መአቀብ ለሶስት ዓመታት የቆየ ሲሆን ማንም ሰው ከነብዩ ሙሀመድ እና ከቤተሰቦቻቸው ጋር መገበያየት በጋብቻ መተሳሰር ማናገር ቤታቸው መግባት የሚከለክል ነበር። አስባችሁታል መተዳደሪያው ንግድ ብቻ ለሆነ ማህበረሰብ ለሶስት ዓመታት መሸጥ መለወጥ ሲከለከል ኑሮ እንዴት እንደሚከብድ። ሚላስ ሚቀመስ አጥተው እንዴት እንደተቸገሩ ። የመካ ባላባቶች ለ ነብዩ ሙሀመድ(ሰ.ዐ.ወ) ሙሀመድ ሆይ ክብር ፈልገክ ከሆነ የሁላችንም አለቃ እናድርግህ ያላንተ ፈቃድ ምንም አንፈፅምም ንግስናም ፈልገክ ከሆነ ንጉስ አድርገን እንሹምህ ሀብትም ከሆነ ምትፈልገው ያሻህን ያህል ሀብት እንስጥህ ሴትም ፈልገክ ከሆነ ቆነጃጅትን መርጠን እንዳርልህ ታመክም ከሆነ አለ የተባለ ሀኪም አስመጥተን እናሳክምህ(ሀኪሙ ይፈውስህ) አንተ ብቻ #\"አላህ ነብይ አድርጎ ልኮኛል አላህን ብቻ አምልኩ ጣዖታትን ራቁ\" ምትለውን ተው ብለው መደራደሪያ አቅርበውላቸው ነበር በዚ ግዜ የነብዩ ሙሀመድ (ሰ.ዐ.ወ)መልስ ፀሀይን በቀኝ እጄ ጨረቃን በግራ እጄ ላይ ብታስቀምጡልኝ እንኳን አላህ የላከኝን መልእክት ለሰው ዘር እስከማደርስ ወይም እስከምሞት ድረስ አላርፍም ብለው ነበር የመለሱት። ታዲያ ሀሰተኛ ነብይ ቢሆኑ ኖሮ ይህን ሁሉ አለማዊ ጥቅም እምቢ ብለው ያን ሁሉ መከራ ይሸከሙ ነበር ?"} {"id": "52258", "contents": "ኒውካስል በኒው ሳውዝ ዌልስ፣ አውስትራሊያ ውስጥ ያለ ትልቅ ከተማ ነው።"} {"id": "52264", "contents": "አፍሪካ አሜሪካውያን (ጥቁር አሜሪካውያን ተብለው ይጠራሉ እና ቀደም ሲል አፍሮ-አሜሪካውያን) ከአፍሪካ የጥቁር ዘር ቡድኖች ከፊል ወይም ሙሉ የዘር ግንድ ያላቸው አሜሪካውያን ያቀፈ ጎሳ ነው።"} {"id": "52288", "contents": "በሌ በደቡብ ብሔር ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል በወላይታ ዞን የሚገኝ ከተማ ነው። ከተማውም በወላይታ ዞን የኪንዶ ኮይሻ ወረዳ የአስተዳደር ዋና ከተማ ሆኖ ያገለግላል። በሌ ከአዲስ አበባ ወደ ደቡብ በአዲስ ቡታጅራ-ሶዶ መንገድ ስከሄድ እስከ 400 ኪሎ ሜትር ርቀት ይደርሳል። ከወላይታ ዞን ዋና ከተማ ከሶዶ በ38 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ ይገኛል። ከተማው በአማካይ ከባህር ጠለል በላይ 1500 ሜትር ከፍታ አላው። በሌ በካርታ ስታይ በ6°55'05\" ሰሜን እና በ37°31'55\" ምስራቅ መካከል ይገኛል። በሌ በደቡብ ብሔር ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል ውስጥ ሕዝብ ተጠጋግተው ከሚኖርባቸው ቦታዎች አንዱ ነው። እ.ኤ.አ. በ 2020 የህዝብ ብዛት ትንበያ በማዕከላዊ ስታቲስቲክስ ኤጀንሲ በተካሄደው የከተማው አጠቃላይ የህዝብ ብዛት 16,926 ይይዛል። ከኢነዚህም ወንዶች 8,217 ሲሆኑ ሴቶች ደግሞ 8,709 ይቆጥራሉ። ^ \"የበሌ ከተማ የህዝብ ብዛት\"."} {"id": "48064", "contents": "ኢቢኤስ (ኢ.ቢ.ኤስ.፣ EBS፤ Ethiopian Broadcasting Service ወይም EBSTV) በስልቨር ስፕሪንግ፣ ሜሪላንድ በአሜሪካ አገር በ2000 ዓም የተመሠረተ የሜዲያ ድርጅት ነው። የሚያዝናኑ ቴሌቪዥን ትርዒቶች ለኢትዮጵያውያን በአለም ዙሪያ በዲያስፖራም ሆነ በአገርቤት ያቀርባል። እስቱዲዮዎች (የመሣያ ክፍል) በሜሪላንድና በአዲስ አበባም አሏቸው። ተወዳጅነትና ዝና ካገኙት አማርኛ ትርዒቶቻቸው መካከል፦ ቴክ ቶክ ዊስ ሰሎሞን - «የመረጃ ኅብረተሠብ» በተያዘ (አስተናጋጅ፦ ሰሎሞን ካሣ) ኢትዮጵያን እንወቅ - ግሩም ሥፍራዎች ሀገር ቤት (ዮዲት ሽፈራው) የቤተሠብ ጨዋታ - እንደ ድሮው አሜሪካዊ ጨዋታ-ትርዒት «ፋሚሊ ፊውድ»፣ በአማርኛ (እሸቱ መለሰ) እንቆቅልሽ - ስለ ባሕል ወግ የጠያየቀ ጨዋታ-ትርዒት (አበበ ፈለቀ) ትዝታችን - በኢትዮጵያ ያለፈውን ክፍለ ዘመን ትዝታና ታሪክ ያቀርባል (ዮናስ ከበደ) ሰይፉ በኢቢኤስ - የውይይት ትርዒት (ሰይፉ ፋንታሁን) ብዙ ሌሎችም የዜና፣ ድራማ፣ እስፖርት፣ ሙዚቃ፣ አበሳሰል፣ ማዝናናት ትርዒቶች ይገኙበታል። የኢቢኤስ ዋና ድረ ገጽ (ይህ ድርጅት ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "48112", "contents": "ሸጎዬ በሃረር አካባቢ የሚጨፈር ባህላዊ ጭፈራ ነው። (ይህ ባሕል ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "48118", "contents": "ኦስሮኤኔ (ግሪክኛ፦ Ὀσροηνή ፣ አረማይክ «የኡርኻይ መንግሥት») ከ140 ዓክልበ. ጀምሮ እስከ 234 ዓም በስሜን መስጴጦምያ የተገኘ ነፃ አገር ግዛት ነበር። ከዚያ በኋላ እስከ 600 ዓም የሮሜ መንግሥት (የቢዛንታይን መንግሥት) አውራጃ ሆነ። ዋና ከተማው ኤደሣ (አሁን ሳንሊዩርፋ፣ ቱርክ አገር) ነበረ። በ600 ዓም የፋርስ መንግሥት ያዘው። የሰሌውቅያ መንግሥት እየወደቀ የኦስሮኤኔ መንግሥት በ140 ዓክልበ. ግድም የመሠረተው ሥርወ መንግስት ነባታያውያን ከተባለው አረባዊ ነገድ ነበር። በአንዳንድ ታሪክ ዘንድ፣ ንጉሡ 5ኛው አብጋር በ24 ዓም ለኢየሱስ ክርስቶስ በደብዳቤ ይነጋገሩ ነበር። ኢየሱስም «በእጅ ያልተሠራ መልክ» እንደ ላከላቸው ተብሏል (የጄኖቫ ቅዱስ መልክ ይዩ)። ይህ 5ኛው አብጋር ክርስትናን ተቀብሎ ኦስሮኤኔ ያንጊዜ መጀመርያው ክርስቲያን አገር እንደ ሆነ በአፈ ታሪክ ተብሏል። በሌሎች ምንጮች ዘንድ ግን 9ኛው አብጋር በ192 ዓም ክርስትናን የመንግሥት ሃይማኖት መጀመርያ ያደረጉ ነበሩ። በ108 ዓም የሮሜ መንግሥት አገሩን በጦር ያዘና እስከ 113 ዓም ድረስ «ደንበኛ ግዛት» አደረጉት። በ206 ዓም እንደገና ወደ ሮሜ መንግሥት ተጨመረ፣ የኦስሮኤኔ ነገሥታትም ከዚያ እስከ 234 ዓም ድረስ በስም ብቻ ቀሩ።"} {"id": "48136", "contents": "የብሪቲሽ ቪርጂን ደሴቶች British Virgin Islands በካሪቢያን ባህር የሚገኝ የዩናይትድ ኪንግደም ደሴቶች ግዛት ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "48148", "contents": "ለያል አቡድ ([ليال عبود]; እ.ኤ.አ. ግንቦት 15, 1982) የሊባኖስ የፖፕ ሙዚቃ አቀንቃኝ, የህዝብ ሙዚቃ አጫዋች, የድምፅ ግጥም ገጣሚ, የሙዚቃ ዝግጅቶች ደጋፊ, ሞዴል ሞዴል, የሙስሊም ሰብአዊነት እና የንግድ ሥራ ባለቤት ናት። ^ \"Layal Abboud\". Insight Publishing House Limited, UK.. በ24 August 2017 የተወሰደ. ^ \"Layal Abboud: The unworthy recipient of a cultural award\". The NOW team. በ23 August 2017 የተወሰደ. ^ \"ليال عبود - Layal Abboud\". knopedia.com. በ23 August 2017 የተወሰደ."} {"id": "48202", "contents": "ቲቲካካ ሀይቅ በቦሊቪያና በፔሩ ጠረፍ የሚገኝ ታላቅ ሐይቅ ነው።"} {"id": "48244", "contents": "ሄኖክ የሺጥላ የፌስቡክ የኢትዮጵያ የፖለቲካ ተንታኝና ጸሀፊ ነዉ። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "7145", "contents": "1 January 602 - 31 August 602 እ.ኤ.ኣ. = 594 ዓ.ም. 1 September 602 - 31 December 602 እ.ኤ.ኣ. = 595 ዓ.ም."} {"id": "7163", "contents": "1 January 593 - 30 August 593 እ.ኤ.ኣ. = 585 ዓ.ም. 31 August 593 - 31 December 593 እ.ኤ.ኣ. = 586 ዓ.ም."} {"id": "7169", "contents": "1 January 590 - 30 August 590 እ.ኤ.ኣ. = 582 ዓ.ም. 31 August 590 - 31 December 590 እ.ኤ.ኣ. = 583 ዓ.ም."} {"id": "46156", "contents": "ዚካ ትኩሳት፣ እንዲሁም የዚካ ቫይረስ በሽታተብሎ የሚጠራው፣ በዚካ ቫይረስ የሚተላለፍ በሽታ ነው፡፡ ምልክቶቹ ከ ከቆላ ንዳድ ጋር ይመሳሰላሉ፡፡ ከ (60–80%) የሚሆነው ታማሚ ምልክት የለውም፡፡ ምልክቶቹ በሚከሰቱ ጊዜ በአብዛኛው በትኩሳት፣ የአይን መቅላት, የመገጣጠሚያ ህመም፣ ራስምታትና በቆዳ ሽፍታስር ይጠቃለላሉ፡፡ በአጠቃላይ ምልክቶቹ ቀለል ያሉና ቆይታቸውም ከአምስት ቀናት ያነሰ ነው፡፡ በሽታው በ2015 በጀመረ ጊዜ የደረሰ ሞት አልነበረም፡፡ በሽታው ከ ከጡንቻ መዛል ህመም ጋር ግንኙነት አለው፡፡ የዚካ ትኩሳት በዋነኛነት የሚሰራጨው በ ቢንቢ ንክሻ ሲሆን እሱም ከ ኤደስ ስር ይመደባል፡፡ በግብረስጋ ግንኙነትና በደም ንክኪም የመተላለፍ አቅሙ ከፍተኛ ነው፡፡ በሽታው ከ በፅንስ ወቅት ከእናት-ወደ-ልጅ የሚተላለፍ ተሰራጭቶ በሚወለደው ልጅ ላይ ከመደበኛው ያነሰ የራስ ቅል እንዲሀኖረው ሊያደርግ ይችላል፡፡ አንድ ሰው ሲታመም በምርመራ የቫይረሱን አር.ኤን.ኤለማወቅ የደም፣ ሽንት ወይም ምራቅ ናሙና ተወስዶ ይመረመራል፡፡ በሽታው በተከሰተበት አካባቢ የቢንቢ ንክሻውን ለመቀነስ የቅድመ መከላል መደረግ ይኖርበታል፡፡ ጥረቶቹም ነፍሳት ማባረሪያ፣ አብዛኛውን የሰውነት ክፍል በልብስ መሸፈን፣ አጎበር፣ የረጋ ውሃ ለቢንቢ መራቢያ ምቹ ስለሚሆን እሱን ማድረቅ፡፡ ውጤታማ የሆነ ክትባት አልተገኘለትም፡፡ በ2015 የብራዚል የጤና ተጠሪዎች እንሚመክሩት ለማርገዝ እቅድ ላላቸው ወላጆችና እርጉዝ የሆነች ሴት በሽታው ስርጭት በስፋት ወደታየበት ቦታ እንዳትሄድ ይመክራሉ፡፡ ለህመሙ የተለየ የሕክምና አይነት ባይኖርም የትኩሳት ማስታገሻ መድሐኒት ህመሙ በሚኖር ጊዜ ለመርት ያስችላል፡፡ ሆስፒታል መመዝገብ የሚያስፈልገው አልፎ አልፎ ነው፡፡ ለበሽታው መነሻ የሚሆነው ቫይረስ ለመጀመሪያ ጊዜ የተለየው በ 1947 ነው፡፡ በሽታው ለመጀመሪያ ጊዜ የተነሳው በ በማክሮኔዢያ ፌደራል ስቴት በሚገኙ ህዝቦች መሀል በ2007 ላይ ነው፡፡ በ2016 በ አሜሪካ ክልል ባሉ ሀያ ሀገራት ላይ ተከስቷል፡፡ እንዲሁም በአፍሪካ፣ እስያና ፓስፊክ አካባቢ መከሰቱ ታውቋል፡፡ በ2015 በብራዚል በጀመረው ስርጭት፣ የ አለም ጤና ድርጅት የ አለማቀፋዊ የአስቸኳይ ጊዜ የማህበረሰብ ጤና ትኩረት አውጇል፡፡ ^ ሀ ለ ሐ መ ሠ ረ ሰ \"Zika virus\" (January 2016)."} {"id": "52426", "contents": "ሰይፉ በኢቢኤስ በኢቢኤስ ቴሌቪዥን ላይ በየእሑድ ሌሊት ከኢትዮጵያ አዲስ አበባ እስቱዲዮ የሚሠራጭ የሌሊት ውይይት ትርዒት ነው። ከ2006 ዓም ጀምሮ ለዘጠና ደቂቃ ከአስተናጋጁ ሰይፉ ፋንታሁን ይቀርባል። እንደ አሜሪካ አገር የሌሊት-ውይይት ልማድ በመምሰል፣ አስቂኝ ክፍሎች፣ የቀልድ ንግግሮች፣ ሙዚቃዊ ትርዕይቶችና የዝነኛ ቆይታዎችም ያቀርባል። እንደ በርካታ አሜሪካዊ ትዕይንቶች ስልት፣ የተመሠረተውን ስድስት ክፍል ፎርማት ይከተላል።"} {"id": "1043", "contents": ". ኃይሌ ፡ ገብረ ፡ ሥላሴ ፡ በ ሚያዝያ ፲ ፡ ቀን ፡ ፲ ፱ ፻ ፷ ፭ (1965) ዓ.ም. ፡ በአሰላ ፡ ከተማ ፣ አርሲ ፡ ክፍለ ፡ ሀገር ፡ የተወለደ ፡ አቻ ፡ ያልተገኘለት ፡ ድንቅ ፡ የረጅም ፡ ርቀት ፡ ኢትዮጵያዊ ፡ ሯጭ ፡ ነው። ኃይሌ ፡ በሩጫ ፡ ዘመኑ ፡ በ ፲ ሺህ ፣ በ ፭ ሺህ ፣ በግማሽ ፡ ማራቶን ፣ በማራቶንና ፡ እንዲሁም ፡ በሌሎቹ ፡ የሩጫ ፡ ዓይነቶች ፡ ከ ፲ ፩ ፡ በላይ ፡ የዓለም ፡ ክብረ-ወሰን ፡ ሰብሯል። ኃይሌ ፡ በሩጫ ፡ ችሎታው ፡ ጠንካራ ፡ የሆነበት ፡ ምናልባትም ፡ ከመንደሩ ፡ ከባሕር ፡ ጠለል ፡ በላይ ፡ ከፍታ ፡ ነው ፡ ተብሎ ፡ ቢታመንም ፡ የተፈጥሮ ፡ ጥንካሬው ፡ ዓለምን ፡ ያስደነቀ ፡ ብርቅዬ ፡ ኢትዮጵያዊ ፡ ነው። ኃይሌ ፡ 2 ፡ ጊዜ ፡ የኦሊምፒክ ፡ ወርቅ ፡ ሜዳሊያ ፡ ተሸላሚ ፡ ከመሆኑም ፡ በላይ ፡ በ፴፫ ፡ ዓመት ፡ ዕድሜው ፡ ፪ ፡ ሰዓት ፡ ከ፬ ፡ ደቂቃ ፡ በሆነ ፡ ጊዜ ፡ በመግባት ፡ የዓለምን ፡ ማራቶን ፡ ክብረ-ወሰን ፡ ሊሰብር ፡ ችሏል። ኃይሌ ፡ ገብረ ፡ ሥላሴ ፡ እስካሁን ፡ ድረስ ፡ ፳፮ ፡ የዓለም ፡ ክብረ-ወሰኖችን ፡ ሰብሯል። ሯጭ ፡ ኃይሌ ፡ ገብረ ፡ ሥላሴ ፡ በሲድኒ ፡ እና ፡ በአትላንታ ፡ ኦሊምፒኮች ፡ በ፲ ሺህ ፡ ሜትር ፡ ሩጫዎች ፡ ወርቅ ፡ አስመዝግቧል። በ ፲፱፻፺፪ (1992) ዓ.ም. \"ኤንዱራንስ (Endurance)\" ፡ የተባለ ፡ ስለ ፡ እራሱ ፡ የእሩጫ ፡ ድል ፡ ፊልም ፡ ተሠርቷል። እ.ኤ.አ ህዳር 2021 ኃይሌ ገብረስላሴ ከትግራይ አማፂያን ጋር በጦርነት ግንባር ላይ እየተዋጋ ነው። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "1499", "contents": "ከማየ አይህ በፊት በነበሩ ዕለታት ስለ ኖሩ በኖህ መርከብ ላይ ስለ ተገኙ ስለ አራቱ ሴቶች ኦሪት ዘፍጥረት ምንም እንኳን ዝም ቢል፣ ከሌላ ምንጭ ስለነዚሁ ሴቶችና በተለይ ስለ ስሞቻቸው የተገኘው አፈ ታሪክ በርካታ ነው። በጥንታውያን እምነት ዘንድ፣ የሴም፣ የካምና የያፌት ሚስቶች ዕጅግ የረዘማቸው ዕድሜ ሲኖራቸው ከመጠን ይልቅ ለብዙ መቶ ዓመታት ኑረው ለያንዳንዱ ትውልድ ትንቢት እየተናገሩ ኖሩ። እነኚህ ሲቢሎች ተብለው ለግሪኮች ለሮማውያንም እንደ ቅዱሳን መጻሕፍት የተቆጠሩት የሲቢሊን መጻሕፍት ደራሲዎች እንደ ነበሩ ታመነ። የሮማውያን ቅጂ በ397 ዓ.ም. አካባቢ በእሳት ተቃጥ ዛሬ የሚታወቁ የሲቢሊን ራዕዮች የተባሉት ሰነዶች ኦሪጂናል መሆናቸው ለምሁሮች አይመስላቸውም። ከመጀመርያ ሲቡሎች በኋላ ሌሎች ሲቢሎች እንደ ተከተሉ ለንግሮቹም እንደ ጨመሩ ይታስባል። በመጽሐፈ ኩፋሌ የሴም፣ የካምና የያፌት ሚስቶች እንዲሁ ተብለው ይሰየማሉ፤ የሴም ሚስት፣ ሰደቀተልባብ የካም ሚስት፣ አኤልታማኡክ (ወይም በሌላ ትርጉም ናኤልታማኡክ) የያፌት ሚስት፣ አዶታነሌስ (ወይም በሌላ ትርጉም አዳታነሥስ) ናቸው። ከዚህ በላይ ሦስቱ የኖህ ልጆች ከጥቂት ዓመት በኋላ ከአራራት ሠፈር በየአቅጣጫው ሂደው ለሰው ልጆች ሁሉ እናቶቻቸው ለሆኑት ለሚስቶቻቸው ስሞች የተባሉ 3 መንደሮች እንደ መሠረቱ ይታረካል። በኋላ ዘመን የክርስቲያን ጸሓፊ ቅዱስ አቡሊድስ (227 ዓ.ም. የሞቱ) በጽርዕ ታርጉም ዘንድ ለዚህ ተመሳሳይ የሆነ ታሪክ መዘገቡ። ነገር ግን እዚህ የሴምና የካም ሚስቶች ስሞች እንዳለዋወጡ ይመስላል። እሱ እንዲሁ፦ «የኖህ ልጆች ሚስቶች ስሞች አንዲሁ ናቸው፤ የሴም ሚስት፣ ናሐላጥ ማሕኑቅ፤ የካምም ሚስት፣ ዘድቃጥ ናቡ፣ የያፈትም ሚስት አራጥቃ ይባላሉ» ብሎ ጻፈ። ጆን ጊል (1697-1771 እ.ኤ.አ.) በመጽሓፍ ቅዱስ ነክ አስተያይቶቹ ስለ አንድ የዓረብ አፈ ታሪክ የጻፈው እንዲሁ ነው፤ «የሴም ሚስት ስም ዛልበጥ ወይም ዛሊጥ ወይም ሳሊት ሲሆን፣ የካምም ደግሞ ናሓላጥ ተባለች፣ የያፌትም ደግሞ አረሢሢያ ተባለች። ኪታብ አል-ማጋል የተባለው ጥንታዊ አረብኛ መጽሐፍ (ከ'ቄሌምንጦስ መጻሕፍት' መሃል)፣ በጽርዕ የተጻፈው መጽሐፍ የመዝገቦች ዋሻ (350 ዓ.ም. ገዳማ) እና የእስክንድርያ ግሪክ ኦርቶዶክስ አቡነ ዩቲኪዮስ (920 ዓ.ም. ገደማ) ሁሉ ሲስማሙ የኖህን ሚስት ሃይኬል ይሏታል፤ እርስዋም የናሙስ ልጅ፣ ናሙስም የሄኖክ ሴት ልጅ፣ ይህም ሄኖክ የማቱሳላ ወንድም እንደ ነበሩ ይላሉ። ኪታብ አል-ማጋል ደግሞ የሴም ሚስት የናሲህ ልጅ ልያ ብሎ ይሰይማታል። የሳላሚስ አጲፋንዮስ የጻፈው ፓናሪዮን ደግሞ የኖህ ሚስት ባርጤኖስ ይላታል። በ5ኛ ክፍለ ዘመን አካባቢ በግዕዝ የተሠራው መጽሐፈ አዳምና ሕይዋን ግን የኖህ ሚስት ሃይካል ሲጠራት ይቺ የአባራዝ ልጅ፣ አባራዝም የሄኖስ ልጆች ሴት ልጅ ናት ይላል። አንዳንድ ጸሐፊ ስለዚህ የአጲፋንዮስ 'ባርጤኖስ' ማለት ከእብራይስጥ 'ባጥ-ኤኖስ' መሆኑን አጠቁሟል።."} {"id": "7637", "contents": "1 January 360 - 29 August 360 እ.ኤ.ኣ. = 352 ዓ.ም. 30 August 360 - 31 December 360 እ.ኤ.ኣ. = 353 ዓ.ም."} {"id": "49798", "contents": "፩ ሹታርና እንደሚታመን በሑራውያን ላይ የነገሡት የሚታኒ መሣፍንት ነበር። እንዲህ ከሆነ ዘመኑ ምናልባት 1497-1480 ዓክልበ. ያሕል ነበር። ስሙ የሚታወቀው በአላላኽ በተገኘው በአንድ ማኅተም ብቻ ነው፤ «ሹታርና የኪርታ ልጅ» ብቻ ይላል። ደግሞ ይዩ፦ ኲሰርሰቴም"} {"id": "49816", "contents": "አሙና ከ1491 እስከ 1488 ዓክልበ. ድረስ አካባቢ ከአባቱ ከ1 ዚዳንታ በኋላ በሐቱሳሽ (በሐቲ አገር ወይም የኬጥያውያን መንግሥት) የገዛ ንጉሥ ነበር። አባቱ ዚዳንታ ዙፋኑን ከያዘ በኋላ በቅርቡ አሙና በፈንታው አባቱን ገድሎ ንጉሥነቱ ለራሱ ቃመ። ይህን የምናውቀው ንጉሡ ቴሌፒኑ በጻፈው የቴሌፒኑ ዐዋጅ በተባለው ሰነድ ይተረካል። «ዚዳንታም ንጉሥ ሆነ። አማልክት ስለ ፒሼኒ ደም ቂም ፈለጉ። አማልክት የገዛ ልጁ አሙና እንደ ጠላቱ አድርገው እሱም አባቱን ዚዳንታን ገደለ። አሙናም ንጉሥ ሆነ። አማልክት ስለ ዚዳንታ ስለ አባቱ ደም ቂም ፈለጉ፣ በእጁም እሱ፣ ወይም እኅሉ፣ ወይም ወይን ጠጁ፣ ወይም በሬ ወይም በግ እንዳይበለጸጉ አደረጉ። አገሩም ጠላት ሆነበት። ሥራዊቱ የትም ቢዘመቱ፣ ማለት ወደ ከተሞቹ [...]አጋ፣ ማቲላ፣ ጋልሚያ፣ ወይም ወደ አገራት አዳኒያ፣ አርዛዊያ፣ ወይንም ወደ ከተሞቹ ሻላፓ፣ ፓርዱዋታ፣ አሑላሻ፣ ቢዘመቱም ስኬታም ሳይሆኑ ተመለሱ። አሙናም ደግሞ አምላክ ሊሆን ሲል፣ የንጉሣዊ ዘበኞች አለቃ ዙሩ በምስጢር ከገዛ ቤተሠቡ ልጁን ታሑርዋይሊን፣ «የወርቃማው ጦር ሰውዬ» የተባለውን፣ ልኮ እርሱ የቲቲያን (የአሙና በኲር) ቤተሠብ ከነልጆቹ ገደላቸው። መልእክተኛውንም ታሩሕሹን ልኮ እርሱ ሐንቲሊን (የአሙና ፪ኛ ልጅ) ከነልጆቹ ገደላቸው። ሑዚያም ንጉሥ ሆነ...» በዚሁ ታሪክ፣ ዙሩ «የንጉሥ ዘበኞች አለቃ» ሲባል ይህ ማዕረግ ለንጉሥ ወንድም እንደ ተሰጠና ዙሩ ታዲያ የአሙና ወንድምና የዚዳንታ ልጅ እንደ ነበር ይታመናል። ልጁም ታርሑዋይሊ «የወርቃማው ጦር ሰውዬ» ደግሞ ወደፊት ንጉሥ ሆነ። ዙሩ ቀዳሚ ወራሾቹን ቲቲያንና ሐንቲሊን ያስገደላቸው ለአሙና ሦስተኛው ልጅ 1 ሑዚያ ወራሽነት እንዲያገኝ እንደ ነበር ይታስባል። በአሙናም ዘመን ጎረቤት አገራት ኪዙዋትና (አዳኒያ፣ ወደፊትም ኪልቅያ) በደቡብ ምሥራቅ፣ እና አርዛዋ በምዕራብ፣ ከኬጥያውያን ነጻ እንደ ወጡ ይመስላል። አሙና ደግሞ ከአንድ ዜና መዋዕል ጽላት ፍርስራሾች ይታወቃል። በዚህ ዘንደ የቀድሞ ዋና ከተማ ካነሽ ካመጸበት በኋላ ያዘው፣ በቅርብም ግን እንደገና አመጸ። እንዲሁም በሻቲዋራ፣ በሑላና ወንዝ አገር፣ እና በሹሉኪ ላይ እንደ ዘመተ ይላል። ዛልፓና ቡሩሻንዳ በአሙና ወገን እንደ ቀሩ ይመስላል። በተጨማሪ «የአሙና መጥረቢያ» ከተባለው ቅርስ ይታወቃል። በዚህ ላይ «ታባርናው አሙና ታላቅ ንጉሥ ነው። የዚህን ቃል ዕውነት የሚቀይር ይሞታል» በኬጥኛ ተጽፎ ተቀረጸ።"} {"id": "49834", "contents": "አሉዋምና ምናልባት ከ1483 እስከ 1478 ዓክልበ ድረስ ዓክልበ. አካባቢ ከታሑርዋይሊ በኋላ በሐቱሳሽ (በሐቲ አገር ወይም የኬጥያውያን መንግሥት) የገዛ ንጉሥ እንደ ነበር ይታስባል። (ሆኖም ታሑርዋይሊ ከአሉዋምና ወይም ከ2 ሐንቲሊ ቀጥሎ እንደ ነገሠ የሚል አስተሳሰብ ደግሞ ብዙ ይታያል።) ተለፒኑ በጻፈው የተለፒኑ ዐዋጅ በተባለው ሰነድ ዘንድ፣ ወንድ ልዑል አልጋ ወራሽ ባይኖር ኖሮ የትልቅዋ ሴት ልጅ ባለቤት ዘውዱን ወርሶ እሱ ንጉሥ ይሁን የሚል ነው። እንዲያውም የተለፒኑ ወንድ ልጅ ልዑል አሙና አርፎ ስለዚህ የሴት ልጁ የሐራፕሺሊ (ወይም ሐረፕሼኪ) ባል አሉዋምና የተለፒኑ ሕጋዊ ወራሽ ይሆን ነበር። ሆኖም ከዚህ አዋጅ በኋላ አሉዋምናና ሐረፕሼኪ በአባትዋ በተለፒኑ መንግሥት ላይ አምጸው ወደ ማሊታሽኩር እንደ ተሳደዱ ይመስላል። ስለዚህ የታሑርዋይሊ ዘመን የቀደመው ይሆናል። ብዙ ጊዜ ሳያልፍ ግን አሉዋምናና ንግሥቱ ሐረፕሼኪ ዙፋናቸውን እንዳገኙ ይመስላል። በኬጥኛ ኩኔይፎርም «አሉዋምና ታላቅ ንጉሥ፣ ታባርና» የሚሉ ማኅተሞቹ ለሥነ ቅርስ ታውቀዋል። ስንት አመት እንደ ነገሠ በእርግጡ አይታወቅም። እንዲሁም ንጉሥ አሉዋምና ለወራሹ ልጅ ለ2 ሐንቲሊ የመሬት ርስት የሚሰጥበት ሰነድ ተገኝቷል።"} {"id": "7727", "contents": "1 January 315 - 30 August 315 እ.ኤ.ኣ. = 307 ዓ.ም. 31 August 315 - 31 December 315 እ.ኤ.ኣ. = 308 ዓ.ም."} {"id": "7733", "contents": "1 January 312 - 29 August 312 እ.ኤ.ኣ. = 304 ዓ.ም. 30 August 312 - 31 December 312 እ.ኤ.ኣ. = 305 ዓ.ም."} {"id": "7739", "contents": "1 January 309 - 29 August 309 እ.ኤ.ኣ. = 301 ዓ.ም. 30 August 309 - 31 December 309 እ.ኤ.ኣ. = 302 ዓ.ም."} {"id": "49918", "contents": "መግነጢሳዊ ስሜን ዋልታ ማለት የመሬት መግነጢሳዊ ኃይል መስክ በቀጥታ ወደ ታች የሚስብበት ሥፍራ ነው። በስሜን ዋልታ አካባቢ ይዞራል። ጠድከልን ስለሚስብ የስሜን አቅጣቻ ለማጠቆም አገልግሏል። ተዘዋዋሪ እንደ ሆነ ሁሉ ለብዙ ክፍለዘመናት በስሜኑ ካናዳ ይገኝ ነበር። ዳሩ ግን በቅርቡ ባለፉት ዓመታት ካናዳን ትቶ በፍጥነት ወደ ሳይቤሪያ እየተጓዘ ነው። ይህ በምድሪቱ መሃል ያሉት ፈሳሽ ብረታብረቶች አቀማመጣቸውን እየተቀየሩ ስለ ሆነ ነው ይባላል። እንዲሁም መግነጢሳዊ ደቡብ ዋልታ ባለፉት ቅርብ አመታት ከአንታርክቲካ ወጥታ ትንሽ ወደ አውስትራሊያ ቀርባለች።"} {"id": "7967", "contents": "1 January 184 - 27 August 184 እ.ኤ.ኣ. = 176 ዓ.ም. 28 August 184 - 31 December 184 እ.ኤ.ኣ. = 177 ዓ.ም."} {"id": "8057", "contents": "1 January 140 - 27 August 140 እ.ኤ.ኣ. = 132 ዓ.ም. 28 August 140 - 31 December 140 እ.ኤ.ኣ. = 133 ዓ.ም."} {"id": "49966", "contents": "ምሳሌ ማለት በአንድ ቋንቋ ወይም ባሕል ውስጥ የሚጠበቅ የጥበብ ቃል ወይም ዘይቤ ነው። ብዙ ምሳሌዎች ከቋንቋ ወደ ቋንቋ፣ ከጊዜ ወደ ጊዜ፣ ወይም ከሃይማኖቶች የሚተላለፉ ናቸው። ለምሳሌ በብሉይ ኪዳን መጽሐፈ ምሳሌ ውስጥ ያሉት የንጉሥ ሠለሞን ምሳሌዎች በበርካታ ክርስቲያን ባህሎች ታውቀዋል። እንዲሁም በተረፉት መጻሕፍት የተወሰዱ ምሳሌዎች አሉ። አማርኛ ምሳሌ የብዙ አማርኛ ምሳሌ ትርጉም በ[www.good-amharic-books.com/page=library&id=704 አዲሱ የምሳሌያዊ አነጓገሮች] ይገኛል። እንግሊዝኛ ምሳሌ \"Early to bed, early to rise, makes a man healthy, wealthy and wise\" (ቤንጃሚን ፍራንክሊን)፤ ቶሎ ለመኝታ፣ ቶለ ለመነሣት፣ ሰውን ጤንኛ፣ ባለጸጋና ጥበበኛ ያደርገዋል።"} {"id": "49984", "contents": "የምሬን ነው ጌታ እየሱስ አዳኝ ነው ለዘላለም ይህንን አይተህ ንሰሀ ካልገባህ አለቀልህ ወንድሜ"} {"id": "8105", "contents": "1 January 116 - 27 August 116 እ.ኤ.ኣ. = 108 ዓ.ም. 28 August 116 - 31 December 116 እ.ኤ.ኣ. = 109 ዓ.ም."} {"id": "8111", "contents": "1 January 113 - 27 August 113 እ.ኤ.ኣ. = 105 ዓ.ም. 28 August 113 - 31 December 113 እ.ኤ.ኣ. = 106 ዓ.ም."} {"id": "4205", "contents": "ዋርካ (ዛፍ) - የበለስ አይነት ዋርካ (ድረገጽ) ዋርካ፥ ፖላንድ - ከተማ ዋርካ፥ ኢራቅ - መንደር"} {"id": "4217", "contents": ""} {"id": "4343", "contents": "1 January 2008 - 10 September 2008 እ.ኤ.ኣ. = 2000 ዓ.ም. 11 September 2008 - 31 December 2008 እ.ኤ.ኣ. = 2001 ዓ.ም."} {"id": "4409", "contents": "1 January 1963 - 11 September 1963 እ.ኤ.ኣ. = 1955 ዓ.ም. 12 September 1963 - 31 December 1963 እ.ኤ.ኣ. = 1956 ዓ.ም."} {"id": "4415", "contents": "1 January 1959 - 11 September 1959 እ.ኤ.ኣ. = 1951 ዓ.ም. 12 September 1959 - 31 December 1959 እ.ኤ.ኣ. = 1952 ዓ.ም."} {"id": "4475", "contents": "1 January 1924 - 10 September 1924 እ.ኤ.ኣ. = 1916 ዓ.ም. 11 September 1924 - 31 December 1924 እ.ኤ.ኣ. = 1917 ዓ.ም."} {"id": "4499", "contents": "1 January 1912 - 10 September 1912 እ.ኤ.ኣ. = 1904 ዓ.ም. 11 September 1912 - 31 December 1912 እ.ኤ.ኣ. = 1905 ዓ.ም."} {"id": "1973", "contents": "ኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ (ፈረንሳይኛ፦ République démocratique du Congo) ወይም ኮንጎ-ኪንሳሻ በመካከለኛ አፍሪቃ የምትገኝ አገር ናት። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "12383", "contents": "ስታዲየም ለእግር ኳስ እና ለሌሎች የአትሌቲክስ አይነቶች መወዳደሪያ እና ለተመልካቾች መታደሚያ ቦታ ነው።"} {"id": "12389", "contents": "አዋሽ ወንዝ በኢትዮጵያ ድንበር ውስጥ መንጭቶ ከኢትዮጵያ የማይወጣ የሀገሪቱ ዋና ወንዝ ነው። ወንዙ በደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል፣ ኦሮሚያ ክልል፣ በአማራ ክልል እና በደቡባዊ የአፋር ክልል ያልፋል። በአዋሽ መልካሳ የሚገኙ ሶስት ግድቦች የሚገኙ ሲሆን ሁለቱ ግድቦች ለእርሻና ለመስኖ ስራዎች እየዋሉ ሲሆን ሶስተኛው ግድብ ላይ የኤሌክትሪክ ሀይል እያመነጨ ይገኛል"} {"id": "8483", "contents": "ዎሌ ሾይንካ (1926 ዓም ተወለደ) የናይጄሪያ ጸሐፊ ናቸው። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "8489", "contents": "ኧርነስት ሄሚንጔይ የአሜሪካ ጸሐፊ ነበር። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "8519", "contents": "አሌክሳንድር ሰርገየቪች ፑሽኪን (1791-1829 ዓ.ም.) የሩስያ ባለቅኔና ጸሐፊ ነበሩ። የተወለዱትም በሩስያ ንገስታት ቤተሰብ ውስጥ ነበር። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) አገዛዙን በመቃወም በጣም ተወዳጅ ግጥሞችን ይፅፋል"} {"id": "4751", "contents": "1 January 1787 - 9 September 1787 እ.ኤ.ኣ. = 1779 ዓ.ም. 10 September 1787 - 31 December 1787 እ.ኤ.ኣ. = 1780 ዓ.ም."} {"id": "4799", "contents": "1 January 1763 - 9 September 1763 እ.ኤ.ኣ. = 1755 ዓ.ም. 10 September 1763 - 31 December 1763 እ.ኤ.ኣ. = 1756 ዓ.ም."} {"id": "12473", "contents": "ፍራንሺየም ወይም ፍራንሲየም (francium) የንጥረ ነገሮች ሠንጠረዥ ውስጥ ኬሚካዊ ውክሉ Fr ነው። አቶማዊ ቁጥሩም 87 ነው። የጥንተ፡ንጥር ጥናት (ኬሚስትሪ) በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ ፍራንሺየም የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ። (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "12479", "contents": "ሀሲየም(Hassium) የንጥረ ነገሮች ሠንጠረዥ ውስጥ ኬሚካዊ ውክሉ Hs ነው። አቶማዊ ቁጥሩም 108 ነው። የጥንተ፡ንጥር ጥናት (ኬሚስትሪ) በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ ሀሲየም የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ። (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "12485", "contents": "ኢሪዲየም የጥንተ፡ንጥር ጥናት (ኬሚስትሪ) (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "12497", "contents": "ባዚቃ ወይም ሜርኩሪ (ንጥረነገር) (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "12527", "contents": "ሮዲየም (rhodium) የንጥረ ነገሮች ሠንጠረዥ ውስጥ ኬሚካዊ ውክሉ Rh ነው። አቶማዊ ቁጥሩም 45 ነው። የጥንተ፡ንጥር ጥናት (ኬሚስትሪ) በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ ሮዲየም የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ። (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "12545", "contents": "ቻርልተን ሄስተን (እ.አ.አ. ከኦክቶበር 4፣ 1923 እስከ ኤይፕሪል 5፣ 2008) አሜሪካዊ የፊልም፣ የቲያትር እና የቴሌቪዥን ተዋናይ ነበር። ቻርልተን የሚታወቀው በተለያዩ ጊዜያት በሰራባቸው እና በተሳተፈባቸው ፊልሞች ነው። ለምሳሌ እንደ ሙሴ (Moses) ሆኖ The Ten Commandments በተባለው ፊልሙ ላይ፣ በተጨማሪም ኮለኔል ጆርጅ ቴይለር (Colonel George Taylor) ሆኖ በPlanet of the Apes ፊልም ላይ፣ ሮድሪጎ ዲያዝ ዲ ቭኢቫር (Rodrigo Díaz de Vivar) ሆኖ በEl Cid ፊልም ላይ እና ጁዳ ቤን ሁር (Judah Ben-Hur) ሆኖ በBen-Hur ፊልም ላይ መሳተፉ ለታዋቂነቱ ግንባርቀደም ስራዎቹ ናቸው። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "2261", "contents": "ኪንግማን (Kingman) በሞሃቬ ካውንቲ፥ አሪዞና፥ዩናይትድ ስቴትስ የሚገኝ ከተማ ነው። በ2000 እ.ኤ.አ. የከተማው ሕዝብ ብዛት 20,069 ነበር። ከተማው የሞሃቬ ካውንቲ መቀመጫ ነው። ኪንግማን በ1882 እ.ኤ.አ. ነው የተመሠረተው። ከተማው የተሰየመው ከሊዊስ ኪንግማን በኋላ ነው። ኪንግማን በ35°12'30\" ሰሜን እና 114°1'33\" ምዕራብ ይገኛል። 1,036.32 ሜትር ከባሕር ወለል በላይ ይገኛል። 77.6 ካሬ ኪ.ሜ. ቦታ ሲሸፍን ከዚህ ውስጥም ምንም ቦታ ውሃ የለውም። በ2000 እ.ኤ.አ. 20,069 ሰዎች ፣ 7,854 ቤቶች እና 5,427 ቤተሰቦች በከተማው ይገኛሉ። የሕዝብ ስርጭት 258.5 በ1 ካሬ ኪ.ሜ. ነው።"} {"id": "12581", "contents": "ደርባ የቦታ መጠሪያ ሲሆን ይህውም ቦታ በቀድሞ አጠራር ሸዋ ክ/ሃገር በሱሉልታ አውራጃ ውስጥ ከአዲስ አበባ በሰሜን በኩል 63 ኪ/ሜ ርቀት ላይ ይገኛል። ደርባ ትንሽ ከተማ ሲሆን ወደ 3000 የሚጠጋ ነዋሪዎች አሉት። ደርባ ቃሉ ከኦሮምኛ ቅዋንቅዋ የተወሰደ ሲሆን ትርጉሙም «እርሰዎ ይለፉ» ማለት ነው። የገጠር ከተማዋ ስያሜ የመጣው በምጥሰት ሲሆን ዙርያዋን ዳር በገደል ከመታጠርዋ የተነሳና ማለፍያ ስለሌለ ደርባ ተባለ «በሉ ይለፉ!» እንደማለት።"} {"id": "12641", "contents": "ድብ አንበሳ ሆቴል በባህር ዳር ውስጥ የሚገኝ ከፍተኛ ሆቴል ነው።"} {"id": "12653", "contents": "ወፎች ወይም አዕዋፍ ክንፍ ያላቸው፣ ደመ ሞቃት፣ የጀርባ አጥንት ያላቸው እና እንቁላል ጣይ የሆኑ የእንስሳት መደብ አባላት ናቸው። በምድራችን ላይ ከ10,000 በላይ የወፍ ዝርያዎች ይገኛሉ። በዚህም ወፎች በአለማችን ብዙ ዝርያ ያላቸው ባለጀርባ አጥንት እንስሳት ያደርጋቸዋል። ወፎች ከመሬት ላይኛው ጫፍ (አርክቲክ) እስከ ደቡባዊ ጫፍ (አንታርክቲካ) ድረስ ባላው ቦታ ይኖራሉ። መጠናቸው ከ5 ሣ.ሜ. (ሁለት ኢንች) የምትረዝመው ትንሿ ወፍ እስከ 3 ሜትር (አስር ጫማ) የምትረዝመው ሰጎን ድረስ ይለያያል። ዳክዬ በአብዛኛው በጨዋማና በለጋ ውሃ ላይ የሚኖር የወፍ ዘር ነው። ዳክዬ በአማካኝ 6ኪሎ ይመዝናል።"} {"id": "13679", "contents": "ሮሃ ባንድ የኢትዮጵያ ታዋቂ የሙዚቃ ቡድን ሲሆን ብዙ ቡድኑ ዘመናዊ የሙዚቃ ስራወችን በማቅረብ ይታወቃል።"} {"id": "50326", "contents": "ቸዋሲ ቸዋሲ ኪ/ምህረት በአማራ ክልል አዊ ዞን ከ[ፋግታ ለኮማ] ወረዳ ከአ/ቅዳም በደቡብ-ምሥራቅ አቅጣጫ 9.5 ኪ.ሜ ርቀት ላይ የምትገኝ ልዩ የቀበሌ ሥፍራ ነች።"} {"id": "50434", "contents": "ማጠቃለያ ለኢትዮጵያ ሕዝብ የማይረሣ የቅድስናና የጀግንነት ታሪክ ማስታወሻ። Play media አርዕስት ፡ የብፁ ወቅዱስ አቡነ ጴጥሮስ አጭር የጀግንነት ታሪክ ። ምንጭ ፡ ድሬtube channel \"All credits goes to Deretube Ethiopia channel\" \"00:23, 8 ሰፕቴምበር 2019 (UTC)\" ክርስቶስሰምራአማርኛ"} {"id": "50440", "contents": "ኢትዮጵያዊ ዶክተር ፣ ኢኮኖሚስት እና ምሁሩ ነበሩ ፡፡ የተወለደው በአድዋ በ1886 ነው፡፡ ወደ ምጽዋ ወደብ በተጓዙበት ጊዜ ገብረህይወት እና ጓደኞቹ መርከቧን ለመጎብኘት ከጀርመን መርከብ አዛዥ ፈቃድ አግኝተዋል፡፡ መርከቡ በሚነሳበት ጊዜ መንገዱን ለቆ ወጣ ፡፡ ካፒቴኑ ሲመጣ ወጣቱን ልጅ ለአንድ ባለፀጋ የኦስትሪያ ቤተሰብ አደራ ሰጠው ፣ እርሱም አሳደገው፡፡ ይህ መልካም ዕድል የጀርመንን ቋንቋ ለማጥናት እና ወደ ትምህርት ቤት ለመሄድ እድሉን ከፍቶለታል። ወደ ምዕራባዊው ትምህርት ለመግባት ትልቅ እድል ፈጥሮለታል፤ እናም በበርሊን ዩኒቨርሲቲ የህክምና ትምህርቶችን ተከታትሏል፡፡ ወደ አገሩ ተመለሶ የንጉሠ ነገሥት ዳግማዊ ምኒሊክ ሁለተኛየግል ጸሐፊ እና አስተርጓሚ ሆነ ፡፡ በኋላ ላይ ፣በ ንጉሰ ነገስት  ኃይለ ሥላሴ ወደ ዙፋኑ ተተኪ በመሆን ሲመጡ አስፈላጊ አስተዳደራዊ ተግባሮችን ሰርቷል፡፡ እ.አ.አ. በ 1919 እስከሞተበት ጊዜ ድረስ የአዲስ አበባ ጅቡቲ የባቡር ስራ ተቆጣጣሪ ሆኖ አገልግሏል ፡፡ ሁለት መፅሀፍትን ፅፏል (1) መንግስት እና የህዝብ አስተዳደር (2) የኢትዮጵያ የ20 ኛው ክፍለ ዘመን መንግስት እና ኢኮኖሚ"} {"id": "50476", "contents": ""} {"id": "50488", "contents": "አባ ጉባ የተወለዱት ታኅሣሥ ፳፱ ቀን በ፫፻፴፮ ዓ.ም በመንፈቀ ሌሊት ነው ። አባታቸው ጌርሎስ እናታቸው ቴዎዶክስያ ደጋጎች ሰዎች ነበሩ ። ጉባ ማለትም አፈ መዐር ፣ ጥዑመ ልሳን ማለት ነው ። ከዘጠኙ ቅዱሳንም አንዱ ናቸው ። አባ ጉባ በተወለዱ ቀን ጌታችን ከመላእክቱ ጋር በመውረዱ ቤታቸው ለሰባት ቀናት በብርሃን ተሞልቶ ነበር ። ሕፃኑ ጉባም ፈጣሪያቸውን \"ሃሌ ሉያ\" ብለው አመስግነዋል ። በልጅነታቸው መጻሕፍትን አጥንተው ወደ ገዳመ አስቄጥስ ገብተው መንነዋል ። ለበርካታ ዓመታት ከተጋደሉ በኋላ ሊቀ መላእክት ቅዱስ ገብርኤል \"ወደ ቅድስት ሃገር ኢትዮጵያ ሒድ ።\" ብሏቸው ከስምንቱ ቅዱሳን ጋር ወደ ሃገራችን መጥተዋል ። ጻድቁ አቡነ አባ ጉባ በአራተኛ አጋማሽ ክፍለዘመን ከዘጠኙ ቅዱሳን ጋር ወደ ኢትዮጵያ ከገቡት ውስጥ አንዱ ናቸው ። ጻድቁ አባ ጉባ እንደመሰሎቻቸው በስብከተ ወንጌል ፣ መጻሕፍትን በመተርጐም ፣ ገዳማትን በማስፋፋትና አብያተ ክርስቲያናትን በማነጽ ቆይተዋል ። በተለይ ራማ ኪዳነ ምሕረት እርሳቸው የመሠረቷት ገዳም ናት ። ጻድቁ ቅዳሴ ሲቀድሱ ከመሬት ከፍ ብለው ነበር ። ብዙ ጠበሎችን አፍልቀው ድውያንን ፈውሰዋል። ሙታንንም አንስተዋል ። እመቤታችንም የብርሃን መስቀል ሰጥታቸዋለች ። ጻድቁ ከበርካታ የቅድስና ዘመናት በኋላ በዚህች ቀን ዐርፈው በገዳማቸው ተቀብረዋል ። በዘመኑ ትኩረ ካጡት ታላላቅ ገዳማት አንዱ ይሄው ትግራይ ውስጥ የሚገኘው የአባ ጉባ ገዳም ነው ።"} {"id": "50530", "contents": "፹፱ ፤ ቀሳውስት እጆቻችሁን አንሱ ። ፺ ፤ ያን ጊዜ ኢየሱስ ክርስቶስ ቅዱሳት ብፁዐት በሚሆኑ እድፍ በሌለባቸው እጆቹ ኅብቱን አነሣ ። ፺፩ ፤ እናምናለን ይህ እርሱ እንደሆነ በውነት እናምናለን ። ፺፪ ፤ ወደ ሰማይ ወደ አባቱ ቀና ብሎ አየ የወለደውንም ማለደ ። ደቀ መዛሙርቱንም ከክፉ ሁሉ ይጠብቃቸው ዘንድ አደራ አስጠበቀ ። ብሩክ ሲሆን ባረከ ። ቅዱስ ሲሆን ቆረሰ ። ፺፫ ፤ ከዚያም በኋላ ኅብስቱን ሳይለየው ከአምስት ላይ ያንቃው ። ፺፬ ፤ ለደቀ መዛሙርቱ ሰጣቸው ። ይህ ኅብስት \"እማሬ\" ለዓለም ሁሉ ቤዛ ሊሆን ስለናንተ የሚሰጥ ሥጋዬ ነው አላቸው ። ፺፭ ፤ አሜን አሜን አሜን እናምናለን እንታመናለንም ጌታችን አምላካችን ሆይ እናመሰግንሃለን ይህ እርሱ እንደሆነ በእውነት እናምናለን ። ፺፮ ፤ እንዲሁም ጽዋውን ሦስት ጊዜ ይባርክ ከተመገቡ በኋላ አመለከተ ። ይህ ጽዋ \"እማሬ\"ስለናንተ ጦር የማያፈሰው ደሜ ነው ንሡ ጠጡ አለ ። ፺፯ ፤ ጽዋውን በቀኝ እጁ በአራቱ መዐዘን ይወዝውዘው ። ፺፰ ፤ አሜን አሜን አሜን እናምናለን ። እንታመናለን ። ፺፱ ፤ ይህን በምታደርጉበት ጊዜ የሞቱን መታሰቢያ ታደርጋላቹህ ። የትንሣኤውንም መታሰቢያ ትናገራላቹህ ። ←ወደ ገፅ ፲፫ ወደ ገፅ ፲፭→"} {"id": "50536", "contents": "፻፴፬ ፤ ጸልዩ አቡነ ዘበሰማያት ። ፻፴፭ ፤ እንግዲህ እስከ ደኃሪት እስትንፋስ (ዕለተ ሞት) ድረስ ይህን ቃል እንስማ በምንከሰስበት ገንዘብ በሚፈረድብንና ይቅር በሚለን ገንዘብ ። ፻፴፮ ፤ ወልድ ለመፍረድና ይቅር ለማለት ከሰማየ ሰማያት እንደመጣ እንደዚሁም ይህ ኅብስት ከሳሽ ነው ፈራጅም ነው ይቅር ባይም ነው ። ፻፴፯ ፤ ከዚህ ከሚያስደነግጥ ቃል የተነሣ ነፍስ ትፍራ ሕዋስ ይንቀጥቀጥ በውስጥ ያለ ነፍስ የልብ ደጅም ይሰበር ። ፻፴፰ ፤ ይህን መለኮታዊ ኅብስት እንሆ ተቆረሰ ። ይህ ማኅየዊ ጽዋ እንሆ ተዘጋጀ ። የሚቀበል ይምጣ ። አስቀድሞ ራሳቹህን መርምሩ ሰውነታቹህንም አንጹ ። ፻፴፱ ፤ ንጹሕ ያልሆነ ሰው ቢኖር ይወገድ በኃጢአት የወደቀ ሰው ቢኖር አይርሳ የማይረሳ ነውና ። ፻፵ ፤ ይህን ቁርባን የሚያቃልል ሰው ቢኖር አይቅረብ ይከልከል እንጂ ይህ ኅብስት እንደምታዩት እንደ ምድራዊ ኅብስት ብላሽ አይደለም ። እሳት ነው እንጂ ። ፻፵፩ ፤ ይህን ኅብስት የሚጎርስ ምን አፍ ነው ይህን ኅብስት የሚያላምጥ ምን ጥርስ ነው ይህን ኅብስት የሚችል ምን ሆድ ነው ።? ፻፵፪ ፤ አሁንም አምላካችን ሆይእንደ ቸርነትህ ነው እንጂ እንደ ኃጢአታችን አይደለም እንበል ። ፻፵፫ ፤ አምላካችን ሆይ እንደ ቸርነትህ ነው እንጂ እንደ ኃጢአታችንም አይደለም (፫ ጊዜ) ። ፻፵፬ ፤ ከዚህም በኋላ የመድኃኔ ዓለም የመላዕክት ሠራዊት በመድኃኔ ዓለም ፊት ይቆማሉ ። መድኃኔ ዓለምን ያመሰግኑታል የመድኃኔ ዓለም ሥጋውና ደሙን ። ወደ መድኃኔ ዓለም ፊት እንቅረብ እርሱንም በማመን ለክርስቶስ እንገዛለን ። ←ወደ ገፅ ፲፮ ወደ ገፅ ፲፰→"} {"id": "50638", "contents": "ማፑቼኛ (Mapudungun / Mapuche) አሁን በቺሌ እና በአርጀንቲና አገራት ውስጥ ያለው ማፑቼ ሕዝብ የሚናገር ቋንቋ ነው።"} {"id": "14117", "contents": ""} {"id": "14123", "contents": "እቴ አግሮድ በጥንቱ ዘመን ኢትዮጵያኖች ይጠቀሙበት የንበረው የማዕረግ አይነት ነው። የዚህ ሰው ድርሻም ጦርነት ላይ ፍርሃት ያሳየን ወታደር መገሰጽ ነበር።"} {"id": "13283", "contents": "የአይሁድ እምነት ከሶስቶች ምኖኤስቶች (በአንድ አምላክ ማመን) ሀያምኖች ጥንታዊና የመጀመሪያ ሃይማኖት ነው ፤ ክርስትና የወጣው ከዚህ ሃይማኖት ነው። እስልምና ሃይማኖት እንዲመሠረት ብዙ ተጽእኖ አድርጉአል። ጥንታዊ እስራኤል መንግሥት - 1621-728 ዓክልበ. * የአክሱም መንግሥት - 950 ዓክልበ. -317 ዓም. (ኢትዮጵያ) የይሁዳ መንግሥት - 938-594 ዓክልበ. * ኻይባር - 594 ዓክልበ.-621 ዓም. (አረቢያ) ሐስሞናዊ መንግሥት - 118-71 ዓክልበ. ነሓርዴያ - 10-25 ዓም. (በአመጽ በፓርጢያ ላይ) (ኢራቅ) አዲያቤኔ - 22-108 ዓም. (ኢራቅ) ስሜን መንግሥት - 317-1619 ዓም. (ኢትዮጵያ) የሒምያር መንግሥት - 372-517 ዓም. (የመን) ማሖዛ - 487-494 ዓም. (በአመጽ በፋርስ ላይ) (ኢራቅ) ጃራዋ 687-692 ዓም (በአመጽ በኡማያድ ካሊፋት ላይ) (አልጄሪያ) ኻዛሪያ 732-1008 ዓም. (ዩክሬንና ዙሪያው) እስራኤል 1940 ዓም-አሁን * - (ብዙ ጊዜ ወደ ከነዓናዊ አረመኔነት ይገዙ ነበር።) በኦስትሪያ በመካከለኛ ዘመን ሰነዶች መሠረት፣ በልዩ ልዩ ስያሜዎች የነበረ የአይሁድና መንግሥት ደግሞ በኦስትሪያ ይገኝ ነበረ። : ይህ ፡ አጭር ፡ ሃይማኖት ፡ ነክ ፡ ጽሑፍ ፡ መሠረት ፡ ወይም ፡ መዋቅር ፡ ነው። እርስዎ ፡ ሊያስፋፉት ፡ ይችላሉ!"} {"id": "13295", "contents": "የልም እዣት በ 1980 በደራሲ ሀዲስ አለማየሁ ስለ ማህበራዊ ጉዳዮችና ስለ ጣሊያን ውርስ የሚዳስሰ ለንባብ የበቃ ልብ ወለድ ነው።መፀሐፉምፈ እጅግ ብዙ ማህበራዊ ህይቶችን ይዳስሳል የልጅ አስተዳደግ፡ እናትነት፡ ፍቅር፡ ጀግንነት .. አስወርዱን"} {"id": "48748", "contents": "ቶከላው የፖሊኔዥያ ደሴቶች አገር ሲሆን የኒው ዚላንድ ጥገኛ ግዛት ነው። ኗሪዎቹ ቶከላውኛ ሲናገሩ ብዙ እንግሊዝኛ ወይም ሳሞዓኛ ይችላሉ።"} {"id": "13349", "contents": "ሌዮናርድ ኦይለር (Leonhard Euler 1707-1783) የ18ኛው ክፍለ ዘመን ታላቁ ሂሳብ ተመራማሪ ተብሎ ሲታወቅ (አንዳንዶች ምናልባትም የሁሉ ዘመን ታላቅ ሂሳብ ተመራማሪ ይሉታል) ፣ በሂሳብ ጥናት ውስጥ በጣም ሰፊና ሁሉን አቀፍ አዳዲስ ጽሁፎች ሲያቀርብ፣ ባጠቃላይ 886 የሚሆኑ ጥናታዊ ህትመቶችን አበርክቷል። የሚገርመው ከዚህ ካበረከተው ጽሁፍ ውስጥ አብዛኛው የተጻፈው በመጨረሻወቹ ሃያ አመታቱ ሲሆን በዚህ ወቅት አይነ-ስውር ነበር። ኦይለር የተወለደ ባዝል ከተማ ስዊትዘርላንድ ቢሆንም ብዙውን ዘመኑን ያሳለፈው ሴንት ፒተርስበርግ (ሩሲያ) እና በርሊን (ጀርመን) ነበር። በ1727 የሴንት ፒተርስበርግ ሳይንስ አካዳሚ አባል ሆነ። በ1741 በጀርመኑ ንጉስ ታላቁ ፍሬዴሪክ ግብዣ ወደ በርሊን ተጉዞ ነገር ግን ከንጉሱ ጋር መስማማት ስላልቻለ በ1766 ወደ ሩሲያ ተመለሶ እስከ እለተ ሞቱ በዚያ ኖረ። ከሞተ በኋላ እስከ 30 አመታት ያክል፣ ከብዛታቸው የተነሳ በህይወት እያለ መታተም ያልቻሉት አዳዲስ ጽሁፎቹ በሴንት ፒተርስበርግ ሳይንስ አካዳሚ ለህትመት በቅተዋል። ኦይለር ሁለት ጊዜ አግብቶ 13 ልጆች ያፈራ ቢሆንም፣ የነበረበትን ጊዜ የጤና ችግር በሚያሳይ መልኩ፣ ከ5ቱ በቀር ሌሎቹ ልጆቹ በሙሉ በህጻንነታቸው ለሞት በቅተዋል። ኦይለር በማስታወስና በማተኮር ችሎታው በጣም የታወቀ ነበር። ለምሳሌ የሆሜርን ጽሁፍ በቃሉ ከመጄሪያ እስከ መጨረሻው ድረስ መድገም ይችል ነበር። ብዙውን የሂሳብ ስራውንም የሰራው ልጆቹን እግሩ ስር እያጫወተ ነበር። ስሌቶችን በጭንቅላቱ ማስላቱ ፣ በተለይ አይነ ስውር ከሆነ በኋላ፣ በትውልድ የማይረሳ ታዋቂነትን አትርፎለታል። e, i, f(x) የተባሉትን ምልክቶች ለሂሳብ ያስተወቀው ኦይለር ሲሆን በርግጥም ይህን ማድረጉ ይህን ጥናት ሊያቃልል ችሏል። በሥነ ብርሃን፣ በሥነ እንቅስቃሴ፣ በኮረንቲ እና ማግኔት ጥናት ላይም እስካሁን የሚሰራባቸው ግንዛቤወችን አስጨብጧል። የሚከተሉትን ቀመሮችን ያገኘውም ይሄው ሰው ነበር፦ e x = ∑ n = 0 ∞ x n n !"} {"id": "14225", "contents": "ሀብታም ለሰጠው ደሀ ይንቀጠቀጣል የአማርኛ ምሳሌ ነው። - ምቀኝነትን የሚተች ተረትና ምሳሌ።"} {"id": "50752", "contents": "ተረኖዎ (Търново) የቡልጋሪያ ዋና ከተማ ነው።(1185-1396) የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 73,700 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 43°30′ ሰሜን ኬክሮስ እና 23°18′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል።"} {"id": "50866", "contents": "መንጢብ /nucleolus/ የመነጥብ ማዕከል ነው።"} {"id": "48850", "contents": "ኧቸር (ሀንጋርኛ፦ Ecser) የሀንጋሪ መንደር ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "50908", "contents": "አገው ምድር (አዊ ላጜታ) በሀገሪቱ ስርዓት አዊ ብሄ/አሰ/ዞን እየተባለ የሚጠራው አካባቢ ሰው ያልነበረበት ፣ጥቅጥቅ ያለ ጫካ በዱር አራዊት የተሞላ ፣ ንፁህ የአየር ንብረት ለም አፈር ፣በቂ ውሃ ምቹ መልካአ ምድራዊ አቀማመጥ፣ የጫካ ማር ያለበት ጠፍ እንደነበረ አፋአዊ መረጃዎች ይጠቁማሉ ፡፡ ይሁን እንጂ የዚህ ቦታ ስያሜ የተሠጠው በአካባቢው በቀዳሚነት በሰፈሩት ሰባቱ አገው ወንድማማቾች መሆኑን መረጃዎች ያመለክታሉ፡፡ አገው ምድር እየተባለ የሚጠራው ቦታ በመጀመሪያዎቹ ነዋሪዎች ሲሰየም ክልሉ"} {"id": "14561", "contents": "ጦጣ መጀመሪያ የመቀመጫዬን አለች አሉ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ጦጣ መጀመሪያ የመቀመጫዬን አለች አሉ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ማንን ይዞ ጉዞ ከሚለው አባባል ጋር ይሄዳል።"} {"id": "14573", "contents": "ጸሀይ የጠዋት አዱኛ የሽበት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ጸሀይ የጠዋት አዱኛ የሽበት የአማርኛ ምሳሌ ነው። በሽምግልና ወቅት አዱኛ ይገኛል ይመስላል አባባሉ።"} {"id": "14579", "contents": "ጸሎት ያለፍቅር ሀይማኖት ያለግብር አይረባም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ጸሎት ያለፍቅር ሀይማኖት ያለግብር አይረባም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ምክንያቱም ፍቅር የጎደለው ጸሎትና፣ ግብር የሌለው ሃይማኖት ግብዝነት ነውና።"} {"id": "14585", "contents": "ጽድቁ ቀርቶብኝ በውሉ በኮነነኝ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ጽድቁ ቀርቶብኝ በውሉ በኮነነኝ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሌላ ሰው ከመጠን ያለፈ መሽቆጥቆጥ ሲያሳያ በምጸት ለመሸንቆጥ የሚያገለገል ተረትና ምሳሌ።"} {"id": "48988", "contents": "ፍሬድሪክ ኤንግልስ (ጀርመንኛ: Friedrich Engels ፍሬድሪክ ኤንግልስ) (ህዳር 28, 1820 – ነሐሴ 5, 1895) ጀርመናዊ ፈላስፋ እና የፖለቲካ ተመራማሪ ነበር። የፍሬድሪክ ኤንግልስ ጸሁፎች በገንዘብ( ኢኮኖሚ) እና ፖለቲካ ላይ ያተኮሩ ነበር። የተወለዱት ባርመን: የፕሩሽያ ግዛት፣ ጀርመን ኮንፌደሬሽን ንው። የሞቱት በ74 አመታቸው በሎንደን፣ ኢንግላንድ ነው። የኖረባቸው ስፍራዎች:ጀርመን ፈረንሳይ፣ ዩናይትድ ኪንግደም። ዜግነት ጀርመን። ያጠናቸው መስኮች ኢኮኖሚና ፖለቲካና ታሪክና ፖለቲካ ፍልስፍናና ሶሽዮሎጅ ነበር። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "49000", "contents": "የቀይ የደም ሴሎች አማካይ እድሜ 120 ቀናት ሲሆን፥ አንድ ሰው ከ20 እስከ 30 ትሪሊየን ቀይ የደም ሴሎች ይኖሩታል። በተለያየ ምክንያት የጎደሉትን ለመተካት፥ በየሰከንዱ 2 ነጥብ 5 ሚሊየን ቀይ የደም ሴሎች መመረት ይኖርባቸዋል። ሰውነትን ለማዳረስ 20 ሰከንድ ብቻ ይፈጅባቸዋል፤ በሰውነት ውስጥ 25 ሚሊየን ሴሎች በሰከንድ ውስጥ ይመረታሉ። ሰውነታችን በየቀኑ 2 መቶ ቢሊየን ቀይ የደም ሴሎችን ያመርታል፤ የሆነ ነገር ሲነኩ ደግሞ በሰዓት 199 ኪሎ ሜትር በሆነ ፍጥነት ለአዕምሮ መልዕክት ይደርሰዋል። ደም በሰውነት ውስጥ በሚያደርገው ዝውውር በቀን 60 ሺህ ማይል ወይም 96 ሺህ 560 ኪሎ ሜትር ያክል ይጓዛል። የአንድ ሰው ልብ በህይዎት ዘመን 1 ሚሊየን በርሜል ደም ይረጫል። ሰውነት ውስጥ 5 ነጥብ 6 ሊትር ደም ሲኖር ይህ ደም በደቂቃ ሶሰት ጊዜ በሰውነት ውስጥ ይዟዟራል። ነርቭ በሰዓት 4 መቶ ኪሎ ሜትር በሆነ ፍጥነት መልዕክቱን ያደርሳል፤ ሲያስነጥሱ በሰዓት 166 ኪሎ ሜትር ፍጥነት ያለው ነፋስ ያመነጫሉ። በሚስሉ ጊዜ ደግሞ ፍጥነቱ ወደ 1 መቶ ኪሎ ሜትር ይወርዳል፤ ልብ በየቀኑ 1 መቶ ሺህ ጊዜ ይመታል። አይን እስከ 10 ሚሊየን ያክል የተለያዩ ነገሮችን መለየት የሚችል ሲሆን፥ ትልቅ ከተባለው ቴሌስኮፕ የተሻለ መረጃን የመያዝ አቅም አለው። ሳምባችን በቀን ከ2 ሚሊየን ሊትር በላይ አየር ወደ ውስጥ ይስባል፤ አጠቃላይ መጠኑ አንድ የሜዳ ቴኒስ መጫወቻ ሜዳን እንደሚያክልስ ያውቃሉ?"} {"id": "49006", "contents": "ሞንትፒሊይር (እንግሊዝኛ፦ Montpelier) የቬርሞንት አሜሪካ ከተማ ነው። በ1779 ዓ.ም. ተመሠረተ፤ ስለ ሞንፐልዬ ፈረንሳይ ተሰየመ። የሕዝቡ ቁጥር 7,855 አካባቢ ነው።"} {"id": "49012", "contents": "ኤምፓይር እስቴት ሕንፃ በኒው ዮርክ ከተማ ውስጥ የሚገኝ ሰማይ ጠቀስ ህንጻ ነው። በ1923 ዓም ተጨረሰ።"} {"id": "51004", "contents": "ሩት ነጋ (ላቲን፡ Ruth Negga) (የተወለዱት እ.ኤ.አ. ጥር 7 ቀን 1982 ዓ.ም.) ኢትዮ-አይሪሽ ዘግነት ያላቸው ተዋናይ ሲሆኑ በደምብ የታወቁት በኤ.ኤም.ሲ (አፍርካና መካከለኛው ምሥራቅ የቴሌቪዥን ጣቢያ) በቀረቡት ፕሪቸር እና ላቪንግ በተሰኙ የፊልም ሥራቸው ነው። ሩት በካፕታል ሌተር(2004)፣ ዓይሶለሽን(2005)፣ ብረክፋስት ኢን ፕሉቶ(2005) እና ዋር ክራፍት(2016) በተባሉ ፊልሞች ውስጥ ታይተዋል። ሌሎች የቴሌቪዥን ፕሮጀክቶች የቢ.ቢ.ሲ. ሚኒ ስይረስ ክሪምናል ጃስትስ ፣ የአር.ት.ኢ ላቭ/ኼት፣ የኤ.ቢ.ሲ. ማሪቭሌስሲ ኤጀንት ኦቭ ኤስ.ኤች.አይ.ኤል.ዲ ተሳትፈዋል። ሩት በፕሪቸር(2016) እንደ ቱሊፕ ኦኻሬ ሆኖ የመሪ ተዋናይ ገጸባሕሪ ተጫውተዋል። ^ \"Ruth Negga Biography\". በ19 February 2017 የተወሰደ. ^ Clarke, Donald. \"Oscars 2017: Ruth Negga nominated for best actress award\" (በen)."} {"id": "51010", "contents": "ሰው ለሰው ከመጋቢት 03፣ 2010(እ.ኤ.አ) ጀምሮ በኢትዮጵያ ቴሌቪዥን ለዕይታ የበቃ የአማርኛ ተከታታይ ድራማ ሲሆን ፕሮድዩስ ያደረጉት ብስራት ገመቹ ፣ መስፍን ጌታቸው ፣ ዳንኤል ኃይሌ እና ሰለሞን ዓለሙ ናቸው። የድርሰት ሥራው የታምሩ ብርሃኑ ፣ መስፍን ጌታቸው ፣ ነብዩ ተካልኝ እና ሰለሞን ዓለሙ ፈለቀ ነው። መስፍን እና ማሕሌት ለፍትህ ይተጋሉ። የሥራ ባልደርባቸው አስናቀ ህገ ወጥ በሆነ ተሰማርቷል። ልጃቸው ብሩክ የወንድሟ ገዳይ ተብሎ በእባቷ የሚታመን መድኃኒት ከተባለች ልጃቸው ጋር የፍቅር ግኑኝነት ውስጥ ይሆናሉ። እነርሱን ለማለያየት የመዲ እናት የማትሰራው ሸር የለም። በሌላ መልኩ የአስናቀን የህገ ወጥ ስራ ለማጋለጥ ለትቀን የሚተጉ መርማሪ ፖሊሶች አይሆኑ ይሆናሉ። አበበ ባልቻ ሰለሞን ቦጋለ ማህደር አሰፋ መስፍን ጌታቸው ዝናህብዙ ፀጋዬ ሙሉአለም ታደሰ ሐና ዮሐንስ ^ Sew le sew (in en-US), SewLeSew Part 1, https://www.youtube.com/watch?v=a9i8ojlRdrA  ^ \"Sew Lesew | Ethiopia News\"."} {"id": "14777", "contents": "ለመማር ክፍል መግባት ለማለፍ ካሮት መብላት የአማርኛ ምሳሌ ነው። የካሮትን ለአይን ጤንነት አስፈልጊነትና እንዲሁም ኩረጃን የሚያበረታታ አባባል። መጥፎ ተረትና ምሳለ።"} {"id": "51046", "contents": "ሌና ቤልኪና (ዩክራይንኛ፦ Олена Бєлкіна) (1987 እ.ኤ.አ.፣ ታሽኬንት፣ ሶቪዬት_ሕብረት) የዩክሬን ኦፔራ ዘፋኝ ነች። http://www.lenabelkina.com/"} {"id": "51094", "contents": "እርስዎ ie (ቻይነኛ፦ 謝盛友) (እ.ኤ.አ. እ.ኤ.አ. ጥቅምት 1 ቀን 1958 በቻይና በሄናን የተወለደው) የጀርመን ፖለቲከኛ ፣ ለ 2019 የአውሮፓ ፓርላማ ምርጫ እጩ ተወዳዳሪ ፣ የቻይና ተወላጅ ጋዜጠኛ እና ደራሲ ነው ፡፡ እ.ኤ.አ. በ 2010 የቻይናን ጋዜጣ ደቡባዊ ሳምንታዊ “ቻይናውያን 100 ምርጥ የህዝብ ምሁራን” መካከል እርስዎ Xይ ተመርጠዋል ፡፡ እ.ኤ.አ. ኤፕሪል 20 ቀን 2013 ባምበርግ ውስጥ የሚገኙት የክርስቲያን ማህበራዊ ህብረት (CSU) አባላት ዢን ወደ የካውንቲው ቦርድ መርጠዋል ፡፡ ከሁሉም የክልል የቦርድ አባላት የተሻለው ውጤት ከ 220 ድምጾች 141 አግኝቷል ፡፡ እ.ኤ.አ. በ 2014 ከሁሉም የ CSU እጩ ተወዳዳሪዎች ከፍተኛ ድምጽ በማግኘት ሲኢ ለባምበርግ ከተማ ምክር ቤት ተመረጠ ፡፡ ሺ በአውሮፓ የቻይና ቋንቋ ጸሐፊዎች ማህበር ምክትል ፕሬዝዳንት ሲሆኑ ከባለቤታቸው henንዋ ሺ ዣንግ ጋር አብረው የሚኖሩት የቻም ፋን መክሰስ አሞሌን በሚያስተዳድሩበት ባምበርግ ውስጥ ነው ፡፡ ከ 2010 ጀምሮ የጀርመን ዜግነት አላቸው ፡፡"} {"id": "14885", "contents": "ለሹመት ያደለው የለማኝ አለቃ ይሆናል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20735", "contents": "ወይ አታምር ወይ አታፍር የአማርኛ ምሳሌ ነው። ወይ አታምር ወይ አታፍር የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20747", "contents": "ወጡ ሳይወጠወጥ ወስከምቢያው ቂብ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ወጡ ሳይወጠወጥ ወስከምቢያው ቂብ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "16925", "contents": "ፈረስ ያደርሳል እንጂ አይዋጋም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "18683", "contents": "ፓውል ሃርዲንግ (1967 እ.ኤ.አ.) ታዋቂ አሜሪካዊ ደራሲና ሙዚቀኛ ነው። በዋናነት እንግሊዝኛ: Tinkers በተሰኘው ስራው ይታወቃል። ‎የአሜሪካዊ ደራሲያን ዝርዝር (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "18689", "contents": "ላውሪ ክሎዊን (እ.አ.አ. ከ1944-1992) ታዋቂ አሜሪካዊት ደራሲ ነበረች። በዋናነት እንግሊዝኛ: Shine On, Bright and Dangerous Object በተሰኘው ስራዋ ትታወቃለች። ‎የአሜሪካዊ ደራሲያን ዝርዝር (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "16943", "contents": "ፈሪ ውሃ ውስጥ ያልበዋል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ፈሪ ውሃ ውስጥ ሆኖ ያልበዋል"} {"id": "20807", "contents": "ዘመነ ግርምቢጥ ውሻ ወደ ሰርዶ አህያ ወደ ሊጥ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዘመነ ግርምቢጥ ውሻ ወደ ሰርዶ አህያ ወደ ሊጥ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20813", "contents": "ዘመን ያነሳው ቅል ድንጋይ ይሰብራል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዘመን ያነሳው ቅል ድንጋይ ይሰብራል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20429", "contents": "እንጥስ ቢሉ ቅንጥስ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "18005", "contents": "የካቲት ፲፰፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻፷፰ ኛው ዕለት ሲሆን፤ የበጋ ወቅት ፶፫ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፻፺፰ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፻፺፯ ቀናት ይቀራሉ። ፲፭፻፲፱ ዓ/ም - በምድረ አዳል (አሁን አፋር (ክልል)) የባሌው መኮንን ዴገልሃን ሠራዊት ከአህመድ ግራኝ ጋር ጦርነት ገጥሞ የዴገልሃን ሠራዊት በሙሉ ተጨፈጨፈ። ፲፮፻፺፪ ዓ/ም - ንጉሡ አጼ ኢያሱ ከጎንደር ተነስተው ወደ ጉድሩ ዘምተው እስከ ሰኔወር ድረስ ከቆዩ በኋላ ሐምሌ ፭ ቀን ተመልሰው ጎንደር ገቡ። ፲፱፻፶፭ ዓ/ም - የሉተራውያን ድርጅት በኢትዮጵያ ‘የወንጌል ድምጽ ራዲዮ’ (ብሥራተ ወንጌል ራዲዮ) ጣቢያአገልግሎቱን ጀመረ። ፲፱፻፷፮ ዓ/ም - በኢትዮጵያ የአብዮት እንቅስቃሴ፣ አስመራ ላይ የተመደበው የጦር ሠራዊት አድማ መታ። ፲፱፻፸፱ ዓ/ም - የእንግሊዝ ቤተ ክርስቲያን ሲኖዶስ ሴቶችን የቅስና ሥልጣን ለመቀበል የሚያስችለውን ውሳኔ ከፍ ባለ የድምጽ ብዛት አጸደቀ። ፲፰፻፺፰ ዓ/ም - ባለቅኔውና ጸሐፌ ተውኔቱ ሎሬት ጸጋዬ ገብረ መድኅንበተወለደ በ፸ ዓመቱ በዚህ ዕለት አረፈ። (እንግሊዝኛ) P.R.O., FO 371/178551 (እንግሊዝኛ) P.R.O., FCO 371/1829 http://news.bbc.co.uk/onthisday/hi/dates/stories/february/26/newsid_2516000/2516299.stm \"ኪንና ባህል\"፣ ሪፖርተር (የካቲት ፲፫ ቀን ፳፻፫ ዓ/ም)"} {"id": "20843", "contents": "ዘር ልትበደር ሂዳ እህል ሲሸት መጣች የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዘር ልትበደር ሂዳ እህል ሲሸት መጣች የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20849", "contents": "ዘርቶ ያልበላ አምላክን ጠላ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዘርቶ ያልበላ አምላክን ጠላ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20861", "contents": "ዘጠኝ ሞት መጣ ቢሉት አንዱን ግባ በለው የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዘጠኝ ሞት መጣ ቢሉት አንዱን ግባ በለው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20867", "contents": "ዘጥ ዘጥ አቁማዳ ቂጥ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዘጥ ዘጥ አቁማዳ ቂጥ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20879", "contents": "ዛፍ በሌለበት እንቧጮ አድባር ይሆናል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዛፍ በሌለበት እንቧጮ አድባር ይሆናል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20891", "contents": "ዝሆን ቢያንቀላፋ ዛፍ ተደግፎ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዝሆን ቢያንቀላፋ ዛፍ ተደግፎ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20897", "contents": "ዝሆንና ዝሆን ቢጣሉ የሚጎዳው ሳሩ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዝሆንና ዝሆን ቢጣሉ የሚጎዳው ሳሩ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20903", "contents": "ዝምታ ራሱ መልስ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዝምታ ራሱ መልስ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20525", "contents": "እዳሪ ያረሰ ለልጁ አጎረሰ የአማርኛ ምሳሌ ነው። እዳሪ ያረሰ ለልጁ አጎረሰ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20531", "contents": "እዳው ዶሮ መጋቢያው ዳወሮ የአማርኛ ምሳሌ ነው። እዳው ዶሮ መጋቢያው ዳወሮ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "18791", "contents": "አንድሪው ጆንሰን (እንግሊዝኛ: Andrew Johnson) የአሜሪካ አስራ ሰባተኛ ፕሬዝዳንት ነበሩ። ፕረዝዳንቱ ሥልጣን ላይ የወጡት እ.አ.አ. በ1865 ሲሆን በስልጣን ዘመናቸው ምክትል ፕሬዝዳንት አልሾሙም ነበር። ፕሬዝዳንቱ በመጀመሪያ የዴሞክራቲክ ናሽናል ዩኒዬን ፓርቲ በኋላ የናሽናል ዩኒዬን ፓርቲ በመጨረሻ ከምንም ፓርቲ ውጭ የነበሩ ሲሆን ከሥልጣን የወረዱት እ.አ.አ. በ1869 ነበር። አስራ አምስተኛ የአሜሪካ ፕሬዚዳንት የአሜሪካ ፕሬዝዳንቶች ዝርዝር (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "18875", "contents": "መጋቢት ፴፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪፻፲ኛው ዕለት ሲሆን፤ የፀደይ (በልግ)ወቅት ፭ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፻፶፮ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፻፶፭ ቀናት ይቀራሉ። ፲፱፻፴፰ ዓ/ም - የኢትዮጵያ አየር መንገድ ለመጀሜሪያ ጊዜ የዓለም አቀፍ በረራውን ከአዲስ አበባ ተነሥቶ በአስመራ በኩል በምስር ርዕሰ ከተማ ካይሮ ላይ አከናወነ። ፲፱፻፵፭ ዓ/ም - በኬንያ ‘የአፍሪቃ ኅብረት እንቅስቃሴ’ መሪ የነበሩት ጆሞ ኬንያታ ድርጅቱ በቅኝ ገዝዎቻቸው ላይ የ’ማው ማው’ ሽብርን አካሂዷል በሚል በተሰነዘርበት ክስ ኃላፊነት አለብዎ ተብለው ለሰባት ዓመት የጽኑ እሥራት ቅጣት ተፈረደባቸው። ፲፱፻፺፯ ዓ/ም - የካቶሊክ ቤተ ክርስቲያን ጳጳስ አቡነ ዳግማዊ ዮሐንስ-ጳውሎስ የቀብር ሥነ ሥርዓት በቫቲካን የቅዱስ ጴጥሮስ ‘ባዚሊካ’ የዓለም መሪዎችና ምዕመናን በተገኙበት ተከናወነ። (እንግሊዝኛ) http://www.ethiopianairlines.com/en/corporate/history.aspx (እንግሊዝኛ) http://www.thepeoplehistory.com/april6th.html"} {"id": "18881", "contents": "ሚያዝያ ፪፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪፻፲፪ኛው ዕለት ሲሆን፤ የፀደይ (በልግ)ወቅት ፯ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፻፶፬ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፻፶፫ ቀናት ይቀራሉ። ፲፱፻፳፰ ዓ/ም - የፋሺስት ኢጣልያ ሠራዊት ኢትዮጵያን አጥቅቶ ወረራ በምጀመሩ የብሪታኒያ መንግሥት በኢጣልያ ላይ ቅጣት እንዲጣል በመገፋፋትና እና በራሱ በኩልም በአውሮፓ ጦርነት የሚያቀጣጥል ቢሆንም እርምጃ እንደሚወስድ አስታወቀ። ፲፱፻፷፪ ዓ/ም - ‘ቢትልስ’ (Beatles) የሚባለው የሙዚቃ ቡድን ዓባላት እርስ በእርስ ባለመስማማታቸው እንደተበተኑ የቡድኑ ዓባል የነበረው ፖል መካርትኒ ይፋ አደረገ። ፲፱፻፷፬ ዓ/ም - በደቡብ ኢራቅ የተከሰተው የመሬት እንቅጥቅጥም እስከ ፭ ሺህ ፫ መቶ ሰዎችን ነፍስ አጥፍቷል። ፳፻፬ ዓ/ም - የዓለም ሊቀ ሊቃውንት፣ የኪነ ጥበብ ምሑር የተከበሩ ሰዓሊ አፈወርቅ ተክሌ በዚህ ዕለት አረፉ። {{en} http://news.bbc.co.uk/onthisday/hi/dates/stories/april/10/newsid_4400000/4400137.stm (እንግሊዝኛ) http://www.thepeoplehistory.com/april10th.html"} {"id": "20597", "contents": "እግዜር በመለኮቱ ጎልማሳ በሚስቱ የአማርኛ ምሳሌ ነው። እግዜር በመለኮቱ ጎልማሳ በሚስቱ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20603", "contents": "እጠጣ ሲል ይዋኛል እበላ ሲል ይዳኛል የአማርኛ ምሳሌ ነው። እጠጣ ሲል ይዋኛል እበላ ሲል ይዳኛል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21473", "contents": "የጉሮሮን መታነቅ ያይን መደንቆል ያስጥለዋል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የጉሮሮን መታነቅ ያይን መደንቆል ያስጥለዋል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20627", "contents": "ከልብ ካለቀሱ ነጻ ምርጫ ይካሄዳል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ከልብ ካለቀሱ ነጻ ምርጫ ይካሄዳል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20639", "contents": "ከልጅ አትጫወት ንፍጥ ይለቀልቅሀል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ከልጅ አትጫወት ንፍጥ ይለቀልቅሀል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "18329", "contents": "ደግሞ ይዩ ያለቁልፍ ቁልፍ መክፈት ቁልፍ ከእናት ቁልፉ ውስጥ ገብቶ በመሽከርከር እናት ቁልፉን የሚከፍት ማሽን ነው። ከታሪክ አንጻር ቴዎዶር ወልደ ሳሞስ ከክርስቶስ ልደት በፊት በ6ኛው ክፍለ ዘመን ቁልፍን እንደፈለሰፈ ይጠቀሳል። ቁልፍ የተፈለሰፈ በአቃቂ ብረታብረት ሲሆን የፈለሰፋት ሰዉ ስም ደግሞ አስራአለቃ ጫንጮ ቢሪሞስ ( አቁ ) ሲሆኑ የፈለሰፋበት ምክንያት ደግሞ አቧራና የተለያዩ ጠጠሮች ከአይናቸዉ ለማውጣት ነው።"} {"id": "18941", "contents": "ታይዋን የአለም ባንዲራዎች ሰንደቅ ዓላማ (ይህ ባንዲራዎች ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "19007", "contents": "ስያትል በአሜሪካ ሀገር በዋሽንግተን ክፍለ ሀገር የምትገኝ ከተማ ናት። የከተማዋ ከንቲባ ማይክል ማክጊን ናቸው። የስያትል መንግስታዊ ትምህርት ቤቶች ሲያትል የህዝብ ቤተ መጻሕፍት በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ Seattle, Washington የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ። ስያትል (እንግሊዝኛ)"} {"id": "21527", "contents": "የፊት እድፍ በመስታወት የሀጢአት እድፍ በካህናት የአማርኛ ምሳሌ ነው። የፊት እድፍ በመስታወት የሀጢአት እድፍ በካህናት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21533", "contents": "የፋቂ ቆንጆ ቡድነቱን አይተውም የአማርኛ ምሳሌ ነው። የፋቂ ቆንጆ ቡድነቱን አይተውም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21539", "contents": "የፍየል ጅራት ብልት አይከድን ከብርድ አያድን የአማርኛ ምሳሌ ነው። የፍየል ጅራት ብልት አይከድን ከብርድ አያድን የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21545", "contents": "የፖሊስ ዘመድ የቤንዚን አመድ የለውም የአማርኛ ምሳሌ ነው። የፖሊስ ዘመድ የቤንዚን አመድ የለውም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21551", "contents": "ያህያ ስጋ አልጋ ቢሉት አመድ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያህያ ስጋ አልጋ ቢሉት አመድ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21557", "contents": "ያህያ ባል ከጅብ አያስጥል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያህያ ባል ከጅብ አያስጥል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21563", "contents": "ያህያ ጀላፋ መስክ ያጠፋ የሹም ዘፋፋ አገር ያጠፋ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያህያ ጀላፋ መስክ ያጠፋ የሹም ዘፋፋ አገር ያጠፋ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21131", "contents": "የሚዳቋ ብዛት ለነአቶ ውሻ ሰርግ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሚዳቋ ብዛት ለነአቶ ውሻ ሰርግ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "19229", "contents": "ኩዌት የአለም ባንዲራዎች ሰንደቅ ዓላማ (ይህ ባንዲራዎች ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "19247", "contents": "ኮንሴፕሲዮን (እስፓንኛ፦ Concepción) የቺሌ ከተማ ነው። በ1542 ዓ.ም. በእስፓንያ ሰዎች ተመሠረተ። Concepcion.cl (ES)"} {"id": "19265", "contents": "ሞሪሽስ የአለም ባንዲራዎች ሰንደቅ ዓላማ (ይህ ባንዲራዎች ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "19283", "contents": "የብርሃን መጠላለፍ እንደማንኛውም ሞገድ መጠላለፍ ነው እንጂ ልዩ አይደለም። ለምሳሌ አንድ የረጋ ውሃ ላይ ሁለት ልጆች የተለያየ ቦታ ላይ ጠጠር ቢጥሉ፣ ከጠጠሮቹ እየከበቡ የሚሰፉት ሞገዶች የሚሰሩት መጠላለፍ አንድ ቦታ በሃይል እንዲጎብጡ፣ ሌላ ቦታ እንዲያንሱ እያደረገ ለአይን የሚስብ የመጠላለፍ ቅርጾች በውሃው ገጽታ ላይ ይሰራሉ። ብርሃንም እንዲህ አይነት የመጠላለፍ ባህርይ ያሳያል። ጉዳዩን በቀላሉ ለማየት የያንግን ሙከራ ማካሄድ ይረዳል። የያንግ ሙከራ ምንድን ነው፣ አንድ አይነት ቀለም ያለው ብርሃን አንድ በቀጭኑ የተሸነተረ ካርድ ላይ ይብራል። ከዚህ ሽንትር ካርድ ብርሃኑ እየተወላገደ ይሄድና ሌላ ሁለት ቦታ ላይ የተሸነተረ ካርድ ላይ እንዲያርፍ ይደረጋል። ከኒህ ሁለት ሽንትሮች ያመለጠው ሁለት ጊዜ የተወላገደ ብርሃን ንጹህ ግድግዳ ላይ እንዲያርፍ ይደረጋል። የብርሃንን መጠላለፍ በደንብ በሚያሳይ መልኩ ይህ የሚያርፈው ብርሃን ብዙ ደማቅና ጨለማ ሸንተረሮች በግድግዳው ላይ ይፈጥራሉ። ከዚህ በተረፈ የብርሃን መጠላለፍ በተፈጥሮም እንዳለ ለማስተዋል ይቻልል። ለምሳሌ ሥሥ የዘይት ወይም ቤንዚን እድፍ በውሃ ላይ ተንጣሎ ሲገኝ የሚፈጥረው ኅብረ ቀለም ከብርሃን መጠላለፍ የሚመጣ ነው። የሲዲ ገጽታም ኅብረ ቀለም ማሳየቱ ብርሃን መጠላለፍ የሚመነጭ ነው።"} {"id": "9329", "contents": "መተማ (ወይም መተማ ዮሐንስ) በሰሜን ምዕራብ ኢትዮጵያ በሱዳን ጠረፍ ላይ ያለች መንደር ናት። በአማራ ክልል ስሜን ጎንደር ዞን በ12°58′ ሰሜን ኬክሮስ እና 36°12′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ትቀመጣለች። በ1997 የሕዝብ ቁጥር 5581 ነበረ። ከጠረፉ ፊት ለፊት በሱዳን ውስጥ ጋላባት የተባለች ሱዳናዊ ከተማ አለች።"} {"id": "9347", "contents": "ሐይክ (አርሜንኛ፦ Հայկ) በአርሜኒያ አፈ ታሪክ ውስጥ የአርሜናዊ ህዝብ መስራች ነበረ። የሱ አፈታሪክ በታሪክ ጸሐፊው ሙሴ ሖሬናዊ 5ኛ ክፍለ ዘመን መጽሐፍ የአርሜኒያ ታሪክ በተለይ የሚገኘው ነው። በሙሴ ሖሬናዊ ዘንድ ሐይክ የያፌት ልጅ ጋሜር ልጅ የቶርጎም (ቴርጋማ) ልጅ ነው። ሐይክ ደግሞ የሐይካዙኒ ሥርወ መንግሥት መስራች ይባላል። በታሪክ ጸሐፊው ጇንሸር ዘንድ፣ ሐይክ 'የሰባት ወንድማማች መስፍን ሆኖ፣ መጀመርያ ዓለሙን በሙሉ እንደ ንጉሥ ለነገሠው ለረጅሙ ሰው ለናምሩድ ያገልግል ነበር'። 'ሐይክ' ደግሞ በአርሜንኛ መጽሐፍ ቅዱስ ትርጉም የኦሪዮን ከዋክብት ስም ነው። (ኢዮብ 38፡31) በሙሴ ሖሬናዎ መሠረት፣ በባቢሎን እየኖረ የቶርጎማ ልጅ ሐይክ ልጁን አርማኔያክን ከወለደ በኋላ፣ ትዕቢተኛው ቲታናዊው ቤል (እሱም ሙሴ እንደሚለው ናምሩድ ነው) እራሱን የአለም ሁሉ ንጉሥ ስላደረገ፣ ሐይክ ከቤተሠቦቹ ከ300ም ሰዎች ጋራ ወደ አራራት አገር ፈልሶ ሐይካሸን የተባለ መንደር ይመሠረታል። በመንገዱ ላይ ለልጅ-ልጁ ለካድሞስ አንድ ሠፈር ይተወዋል። ሐይክ ወደ ባቢሎን እንዲመልስ ግድ እንዳለው የሚል መልእክት ለማቅረብ ቤል ከልጆቹ አንዱን ወደ ሐይክ ልኮ እሱ ግን እምቢ ይለዋል። ከዚያ ቤል ከግዙፍ ሠራዊቱ ጋራ በሱ ላይ ቢዘምትም ካድሞስ ግን ስለመቅረቡን ሐይክን ያሳውቀዋል። ሐይክ የራሱን ሠራዊት በቫን ሐይቅ ዳርቻ ሰብስቦ የቤል ባርዮች እንዳንሆን ወይም ቤልን አሸንፈን መግደል ወይም በሙከራው መሞት አለብን ብሎ ይላቸዋል። ከዚያ በኋላ ሐይክ የቤልን ሠራዊት በአንድ ተራራ ላይ ያገኛቸዋል። ሙሴም ይህን ተራራ በዳስታከርት ሥፍራ እንደሚገኝ ይላል። ቤል እራሱ በሠራዊቱ ፊት ይታያል። በፍልሚያው መኅል ሄይክ በእድለኛ ፍላጻ ቤልን ገድሎ ሠራዊቱ ተደናገረና ድል ሆነ። በሌሎች ደራሲዎችም ዘንድ፣ ይህ ፍልሚያ በቫን ሐይቅ ደቡብ-ምሥራቅ በጁላመርክ ዙሪያ በበድዩጻዝናማርት ከክርስቶስ በፊት በ2501 አመታት ነበረ። 'ሐይካበርድ' የተሰየመ አምባ በውጊያው ሥፍራ ላይ መሠርቶ ስሙ 'ሐይካሸን' የተባለ መንደር ይሠራል። የፍልሚያው አገር 'ሐይክ' ይለዋል፤ የዛሬም አርሜኒያ ስም 'ሃያስታን' የአርሜኒያም ሕዝብ 'ሃይ' ይባላል። እንዲሁም በጥንት በኬጢያውያን ጽሕፈቶች በዙሪያው ሐየሣ የተባለ ብሔር ነበረ። ^ የሙሴ ሖሬናዊ አርሜኒያ ታሪክ 1.5 [1] (በሩስኛ)"} {"id": "19373", "contents": "መስቃንኛ በኢትዮጵያ የሚነገር ቋንቋ ሲሆን የሴማዊ ቋንቋዎች አባል ነው። https://am.wiktionary.org/wiki/Wiktionary:ጉራግኛ_ሷዴሽ - የመስቃንኛ ቃላት በውክሽኔሪ (ይህ ቋንቋ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "19379", "contents": "ኧንደገንኛ በኢትዮጵያየሚነገር ቋንቋ ሲሆን የሴማዊ ቋንቋዎች አባል ነው። (ይህ ቋንቋ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "21221", "contents": "የማይጠረጥር ቤቱን አያጥር የአማርኛ ምሳሌ ነው። የማይጠረጥር ቤቱን አያጥር የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21227", "contents": "የሜዳ ንስንሱን የቤት ጉዝጓዙን የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሜዳ ንስንሱን የቤት ጉዝጓዙን የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "19421", "contents": "አሪኛ በኢትዮጵያ የሚነገር ኦሟዊ ተብሎ በሚታወቀው የቋንቋ መደብ የአፍሮ-እስያ ቤተሰብ የሚካለል ቋንቋ ነው።"} {"id": "22283", "contents": "ካልታዘልኩ አላምንም አለች ሙሽራ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ካልታዘልኩ አላምንም አለች ሙሽራ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22301", "contents": "ክረምትና ወላድ ሲጠሉት ያከብራል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ክረምትና ወላድ ሲጠሉት ያከብራል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22313", "contents": "ሐመር ወይም ሀመር የተለያዩ ትርጉሞች አሉ። ሐመር መጽሔት «ሐመረ ኖኅ» (የኖህ መርከብ) «ሐመረ ሐ» (ሐውት) ሀመር ብሔር በኢትዮጵያ"} {"id": "22319", "contents": ""} {"id": "22997", "contents": "ፍራንሲስኮ ሀቪየር ሮድሪጌዝ ፒኔዶ (መስከረም ፴ ቀን ፲፱፻፸፬ ዓ.ም ተወለደ) ሜክሲካዊ እግር ኳስ ተጫዋች ሲሆን ለፒ.ኤስ.ቪ. በተከላካይነት ይጫወታል። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "21899", "contents": "ይሉኝ አይል ጸሀፊ ከሙሴ ይገድፋል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ይሉኝ አይል ጸሀፊ ከሙሴ ይገድፋል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21395", "contents": "የናት ልጅ የጎን አሳጅ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የናት ልጅ የጎን አሳጅ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21401", "contents": "የአህያ ባል ከጅብ አያስጥልም የአማርኛ ምሳሌ ነው። የአህያ ባል ከጅብ አያስጥልም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "19697", "contents": "ግራፍተን (እንግሊዝኛ: Grafton, New South Wales) አውስትራልያ ውስጥ የሚገኝ ከተማ ነው። የአውስትራልያ ከተሞች ዝርዝር አውስትራልያ"} {"id": "21419", "contents": "የእናት ልጅ የሌለው አይበላ ሽሮ የሌለው ምንቸት አይፈላ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የእናት ልጅ የሌለው አይበላ ሽሮ የሌለው ምንቸት አይፈላ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21431", "contents": "የወንድም ልጅ ባይወልዱትም ልጅ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የወንድም ልጅ ባይወልዱትም ልጅ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "43775", "contents": "ሊንጎናውያን (ሮማይስጥ፦ ሊንጎኔስ) በጥንታዊ ጋሊያ (የአሁን ፈረንሳይ አገር ያኽል) የተገኘ የኬልቶች ብሔር ነበረ። ዋና ከተማቸው አንደማንቱኑም ሲሆን ይህ ከተማ በኋላ «ሊንጎኔስ» በመባል እና ዛሬ ላንግረ ተብሎ ይታወቃል። በ410 ዓክልበ. ግድም ከሊንጎናውያን አንዳዶቹ በስሜን ጣልያን በፖ ወንዝ አካባቢ ወዳለው አገር ፈለሱ። በ398 ዓክልበ. ሮሜ ከተማን ከበዘበዙት ነገዶች መካከል እንደ ተሳተፉ ይመስላል። በጋሊያ የቀሩት ሊንጎናውያን በ፩ናው ክፍለ ዘመን ዓ.ም. የሮማውያን ባሕል ተለመዱ። የራሳቸውን መሐልቆች ሠሩ። በ61 ዓ.ም. የሮሜ ታሪክ ጸሐፊ ታኪቱስ እንደ ገለጸው፣ እነዚህ ሊንጎናውያን በተከሠተው የባታውያ ዓመጽ ተሳተፉ። ጸሐፊው ሴክስቱስ ዩሊዩስ ፍሮንቲኑስ እንዳለው፣ በሮሜ ንጉሥ ዶሚቲያኑስ ዘመን (73-88 ዓ.ም.) ሊንጎኔስ እጅግ ሀብታም ከተማ ሆኖ በዩሊዩስ ኪዊሊስ መሪነት አመጸ። የንጉሡ ሠራዊት ሲቀርብ ኗሪዎቹ ሊንጎናውያን ከተማቸው እንዳይፈርስ ፈርተው ነበር። አንዳችም ነገር ስላልተጎዳ ግን ተደንግጠው ወደ ታማኝነት ተመለሱና ፸ ሺህ ወታደሮች አስረከቡ። በ፩ኛውና ፪ኛው ክፍለ ዘመናት ከሊንጎናውያን ብሐር ፪ ኮሆርት (ሠራዊቶች) ለሮሜ መንግሥት ነበሯቸው።"} {"id": "43829", "contents": "ሌውኪ (ሮማይስጥ፦ Leuci) በሎሬን ክፍላገር፣ ፈረንሳይ በጥንት ጋሊያ የተገኘ ኬልታዊ ጎሣ ነበረ። ዋና ከተማቸው በቱሉም (አሁን ቱል) ነበር። ሌላ ከተማ ናሲዩም ነበራችው። ዩሊዩስ ቄሣር እንደ ተረከው ለውኪ ከሊንጎናውያንና ሴኳኒ ነገዶች ጋራ ስንዴ ለሮሜ ሥራዊት በ66 ዓክልበ. ያስረክቡ ነበር። ሉካን ደግሞ ለውኪ ጦርን በመጣል ጎበዞች መሆናቸውን ጠቀሰ። በ12 ዓ.ም. በይፋ ወደ ጋሊያ ቤልጊካ ክፍላገር በሮሜ መንግሥት ተጨመሩ።"} {"id": "43871", "contents": "ስደት በ2001 እ.ኤ.አ. የወጣ የሐመልማል አባተ አልበም ነው።"} {"id": "46775", "contents": "አደለይድ (እንግሊዝኛ፦ Adelaide) የአውስትራልያ ከተማ ሲሆን የሕዝቡ ቁጥር 1.3 ሚልዮን ኗሪዎች ነው።"} {"id": "46817", "contents": "ለቂቅ ሐሳብ ከውስብስብ ነገሮች ወይንም ሐሳቦች ላይ በአዕምሮ ተነጥሎና ተላቆ የተወሰደ ሐሳብ ማለት ነው። በተጨባጩ ዓለም፣ የነገሮች ጸባዮች ምንጊዜም ተደባልቀው እንጅ ተለያይተው አይገኙም። ነገር ግን አዕምሮ እነዚህን ጸባዮች ከተደባለቁበት ተፈጥሮ አላቆና ነጣጥሎ መገንዘብ ይችላል። ለምሳሌ አንድን ሎሚ ፣ ሎሚ የሚያስብሉት ፡ የብዙ ጸባዮቹ ተደባለቀው አንድ ላይ መገኘት ነው። ይሁንና አዕምሮ የዚህን ፍሬ ድብልብልነት፣ ቢጫነት፣ የሽታ ዓይነት፣ ክብደት፣ ቁጥር ብዛት ወዘተ... ነጣጥሎ ና ከሎሚው አላቆ መገንዘብ ይችላል። ይሁንና እያንዳንዳቸው ለቂቅ ሐሳቦች፣ በአለም ላይ ለብቻቸው አይገኙም፤ ማለት ቢጫነት፣ ወይንም ድቡልቡልነት ለብቻው በተጨባጩ ዓለም ህልውና የላቸውም።"} {"id": "46847", "contents": "ቤርሙዳ በአትላንቲክ ውቅያኖስ በስሜን አሜሪካ አጠገብ የሚገኝ ደሴትና የዩናይትድ ኪንግደም ባሕር ማዶ ግዛት ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "46895", "contents": "አልሳስ (ፈረንሳይኛ፦ Alsace) እስከ 2008 ዓም ድረስ አስተዳደራዊ ክልል በፈረንሣይ አገር ነበር። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "44027", "contents": "ፒሬኔ ተራሮች በፈረንሳይና በእስፓንያ መካከል የሚገኝ የተራሮች ሰሰለት ነው። አንዶራ የሚባለው ትንሽ አገር ደግሞ በፒሬኔስ ይገኛል። ዲዮዶሮስ ሲኩሉስ (60 ዓክልበ. ግድም) እንደ ጻፈው (V. 35) በጥንት ከእረኞች አለመጠንቀቅ የተነሣ አንድ ታላቅ እሳት ዙሪያውን በሙሉ ስላቃጠለ የተራሮቹ ስም ከ«እሳት» (ፒር ወይም ፑር በግሪክኛ) መጣ። በመቃጠላቸው ምክንያት የብር ፈሳሾች ተገለጡ። የፊንቄ ሰዎች ሲደርሱ ብር እንደ ርካሽ ዕቃ አገኝተውት ከኗሪዎቹ በንግድ ገዝተውት እንደ በለጠጉ ይለናል። በኋላ ግን የሮሜ ደራስያን ሉካን (60 ዓ.ም.) እና ሲልዩስ ኢታሊኩስ (90 ዓ.ም.) ሌላ ትውፊት ጻፉ። ሄርኩሌስ ሊቢኩስ የጌርዮንን ከብት ለመውሰድ እየሄደ የተራሮች አውራጃ ንጉሥ ቤብሩክስ ጋበዘው። ሄኩሌስ ግን ሰክሮ የንጉሡን ሴት ልጅ ፒሬኔ በግድ ጠልፎ ከኅፍረቷ በተራሮቹ እስከ መሞቷ ድረስ ተንቀዋለለች። ስምዋን ለተራሮቹ ሰጠች ብለው ጻፉ። ዘመናዊ የአውሮፓ ሊቃውንት ግን በኬልቶች ቋንቄ «ቢሬን» ማለት «ኮረብታ፣ ተራራ» እንደ ነበር ይላሉ።"} {"id": "44033", "contents": "ሳሞጊትኛ በምዕራብ ሊትዌኒያ የሚነገር የሊትዌንኛ ቀበሌኛ ነው። የሳሞጊትኛ ውክፔዲያ አለ! (ይህ ቋንቋ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "44231", "contents": "አውጉስቶ ዴ ሉካ (Augusto De Luca) (1፣ጁላይ 1955 እ.አ.አ.) የጣልያን ፎቶ አንሺ ነው። ‬ ^ http://www.ziguline.com/augusto-de-luca-il-fotografo/ - Ziguline art magazine ^ http://effeproject.blogspot.it/2011/07/augusto-de-luca-la-leggenda-del.html - Effeproject http://www.hasselblad.com/hoc/photographers/italian-photography.aspx Hasselblad http://www.artelabonline.com/articoli/view_article.php?id=5196 Artelab http://www.fotoup.net/000Intervista/2789/augusto-de-luca Witness Journal http://www.italoeuropeo.it/interviste/1829-intervista-graffiti-hunter-augusto-de-luca-si-racconta ItaloEuropeo http://www.edueda.net/index.php?title=De_Luca_Augusto The Educational Encyclopedia (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "44261", "contents": "ኢቢ-ሲን ከ1901 እስከ 1879 ዓክልበ. ግድም ድረስ የኡርና የሱመር ንጉሥ ነበር። የአባቱ ሹ-ሲን ተከታይ ነበር። ለ፳፫ ዓመቶቹ ሁላቸው በስም ይታወቃሉ፣ ከነዚህም ውስጥ ለምሳሌ፦ ኢቢ-ሲን ንጉሥ የሆነበት አመት። (1901 ዓክልበ.) ኢቢ-ሲን የዑር ንጉሥ ሲሙሩምን ያጠፋበት አመት፡ (1899 ዓክልበ.) ኢቢ-ሲን የዑር ንጉሥ ከብዙ ኃያላት ጋር ወደ ሑሕኑሪ ወደ አንሻን ምድር ሄዶ [...] (1893 ዓክልበ.) ኢቢ-ሲን የዑር ንጉሥ በሱስን፣ አዳምዱንና አዋን ላይ እንደ አውሎ ንፋስ ደርሶ በአንድ ቀን አሸንፎአቸው የሕዝባቸውን አለቆች የያዘበት ዓመት። (1888 ዓክልበ.) አሞራውያን፣ ከጥንት ጀምሮ ከተሞች ያላወቁት ኃይለኛ ንፋሶች፣ ለኢቢ-ሲን ለኡር ንጉሥ የገዙበት ዓመት። (1885 ዓክልበ.) ዑር በታላቅ ዐውሎ ንፋስ ተመትቶ ኢቢ ሲን የዑር ንጉሥ ኡርን ጸጥ ያደረገበት ዓመት። (1880 ዓክልበ.) የውጭ አገር ደደብ ዝንጀሮ በኢቢ-ሲን በዑር ንጉሥ ላይ የመታበት ዓመት። (1879 ዓክልበ.) በኢቢ-ሲን ዘመን የዑር መንግሥት ኃይል እየወደቀ ነበር። በመጀመርያው ዓመት ጠላቶቹ አሞራውያንና ኤላም ያስቸግሩት ጀመር። በዚያም ዓመት ታላቅ ረሃብ በመካከለኛ ምሥራቅ ጀመረ። ኢሽቢ-ኤራ አንድ አሞራዊ ሹም ከማሪ ሲሆን ኢቢ-ሲን የኒፑርና የኢሲን ገዥ አደረገው። በረሃብ ምክንያት እህል ለዑር ለመግዛት ኢቢ-ሲን ብዙ ብር ለኢሽቢ-ኤራ ሰጠው። ኢሽቢ-ኤራ ግን የኢሲን መንግሥት ነጻነት አዋጀ። ኤላማውያን ሲያስቸግሩ ኢሽቢ-ኤራና ኢቢ-ሲን ይዋጋቸው ነበር። በመጨረሻ በ1879 ዓክልበ."} {"id": "44267", "contents": "ሮኒ ጄምስ ዲዮ (እንግሊዝኛ፣ Ronnie James Dio) አሜሪካዊ ዘፋኝና የዘፈን ደራሲ እንዲሁም የግጥም ደራሲ ነበር። ጁላይ 10 ቀን 1942 እ.ኤ.አ. ተወልዶ በሜይ 16 ቀን 2010 እ.ኤ.አ. ሞተ። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "44357", "contents": "ዩፍኒ ላይኛ ግብጽ በ2ኛው ጨለማ ዘመን (13ኛው ሥርወ መንግሥት) ለአጭር ጊዜ በ1803 ዓክልበ. ግድም የገዛ ፈርዖን ነበረ። ስሙ የሚታወቀው ከቶሪኖ ቀኖና ብቻ ስለሆነ፣ ሕልውናው ከሥነ ቅርስ ገና አልተረጋገጠም። በግብጽ ታሪክ ሊቅ ኪም ራይሆልት አስተሳሰብ ዘንድ፣ ከሆተፒብሬ ቀጥሎና ከ6 አመነምሃት በፊት ነገሠ፤ የሆተፒብሬ አጎት ወይም ወንድም ይመስለዋል። K.S.B. Ryholt: The Political Situation in Egypt during the Second Intermediate Period, c. 1800 – 1550 BC, Carsten Niebuhr Institute Publications, vol. 20. Copenhagen: Museum Tusculanum Press, 1997 (እንግሊዝኛ)"} {"id": "44363", "contents": "ኢትዮጵያ በኢንተርኔት ስርጭት አሁን (2010 ዓም) ቢያንስ ለ15.4 % ሕዝብ ይደርሳል። ካለፉት አመታት ኢንተርኔት በኢትዮጵያ በጣም ተስፋፍቷል ማለት ነው። 2000 ዓም - 0.4 % 2006 ዓም - 1.9 % 2007 ዓም - 3.7 % 2009 ዓም - 15.4 %"} {"id": "44381", "contents": "ልዮን (ፈረንሳይኛ፦ Lyon) የፈረንሳይ ከተማ ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "44387", "contents": "ኦርጦፖሊስ (ግሪክ፦ Ὀρθόπολις) በሲክዮን ነገሥታት ዝርዝር የአፒያ (በኋላ ሲክዮን) ንጉሥ ነበር። ካስቶርን የጠቀሱት ጸሐፊዎች ኦርጦፖሊስ 63 ዓመት እንደ ነገሠ ይላሉ። ከአባቱ ፕሌምናዮስ በኋላ እና ከተከታዩ ማራጦኒዮስ በፊት ገዛ። ጸሐፊው ፓውሳኒዩስ በተረከው ትውፊት፣ የፕሌምናዮስ ሕጻን ልጆች ሁሉ እንዳለቀሱ ወዲያው ሞቱ። በመጨረሻ ግን ዴሜተር (አረመኔ ሴት ጣኦት) ማረችው፣ ልጁን ኦርጦፖሊስ አሳደገችና በሕይወት ኖረ። በፓውሳኒዩስ ጽሑፍ ከኦርጦፖሊስ ቀጥሎ ያለው ቅድም-ተከተል ከሌሎች ምንጮች ይለያያል። እሱ እንደ ጻፈው ማራጦኒዮስ የኦርጦፖሊስ ተከታይ አይባልም፤ ይልቁንም የኦርጦፖሊስ ሴት ልጅ ቅሪውሶርጤ፣ የቅሪውሲርጤም ወንድ ልጅ (በአፖሎ) ኮሮኖስ ይጠቀሳሉ። ይህም ኮሮኖስ በኋላ የነገሡትን ፪ ወንድ ልጆች ኮራክስ እና ላሜዶን እንደ ወለዳቸው ይለናል። ^ የአውሳብዮስ ዜና መዋዕል ^ የጀሮም ዜና መዋዕል ^ \"Classical E-Text: PAUSANIAS, DESCRIPTION OF GREECE 2.1 - 14\". theoi.com (2011). በ5 February 2014 የተወሰደ."} {"id": "44393", "contents": "ኤልቭስ ፕሬስሊ (እንግሊዝኛ፦ Elvis Aaron Presley) አሜሪካዊ ዘፋኝ፣ ሙዚቀኛ እና ተዋናይ ነበር። ጃንዩዌሪ 8 ቀን 1935 እ.ኤ.አ. ተወልዶ በኦገስት 16 ቀን 1977 እ.ኤ.አ. ሞተ። ስለአንጋፋነቱ ኤልቭስ ለወዳዶቹ «የሮክ ኤንድ ሮል ንጉሥ» በመባል ታውቋል። ከዚህም በላይ ወደ ተዋናይነትና የባሕል ምሳሌ ወደ መሆን ገብቶ ነበር። በፌብሩዋሪ 1 ቀን 1976 እ.ኤ.አ. እኩለ ሌሊት ኤልቭስና ጓደኞቹ በኤልቭስ የግል አውሮፕላን ገብተው ከቴነሲ እስከ ኮሎራዶ ድረስ በርረው «የቂል ወርቅ ዳቦ» ገዝተው በልተው ተመለሱ። ይህም «የቂል ወርቅ ዳቦ». አሰራር ኦቾሎኒ-ቅቤ ፣ የወይን መርማላታ እና የአሳማ ሥጋ ጥብስ አንድላይ ተቀላቅሎ በዳቦ ውስጥ ተበስሎ ነው። ይህ ድርጊት ዝነኛ ሆነለት። እንዲሁም ኤልቭስ የኦቾሎኒ በሙዝ ሳንድዊች ወይንም የኦቾሎኒና ሙዝ በአሣማ ጥብስ ሳንድዊች በጣም እንደ ወደደ ዝነኛ ነው። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "47909", "contents": "ሰባት በተራ አቆጣጠር ከስድስት የሚከተለው ቁጥር ነው። ምልክቱ ከግዕዝ እንደ ተወረሰ ፯ ነው፣ ይህም ከግሪክ አልፋቤት ፊደል ዜታ (በትንሹ «ζ») እንደ ተወሰደ ይታመናል። በብዙ ልሳናት የሚገኘው ምልክት 7 ከሕንዳዊ ቁጥር ምልክቶች ተደረጀ። እነዚህ ምልክቶች በአውሮፓ ከ968 እና 1550 ዓም መካከል እየተደረጁ ተቀባይነት አገኙ። ከዚያ አስቀድሞ በሮማውያን ቁጥር ምልክቶች የ«ሰባት» ምልክት «VII» (ወይም vij) ነበር።"} {"id": "47945", "contents": "ኩንታል ማለት አሁን በተለምዶ የአንድ መቶ ኪሎግራም ክብደት መለኪያ ነው። በተለይ የእህል ምርት መለኪያ ነው። የስሙ «ኩንታል» ታሪክ በተዘዋዋሪ መንገድ መጥቷል። ሮማይስጥ፦ centenarius /ኬንቴናሪዩስ/ «የመቶ» የቢዛንታይን ግሪክኛ፦ κεντηνάριον /ከንቴናሪዮን/ አረብኛ፦ قنطار /ቂንጣር/ እንደገና ከአረብኛ ወደ ኋለኛ ሮማይስጥ፦ quintale /ኲንታሌ/ ጥንታዊ ፈረንሳይኛ፣ እንግሊዝኛ፦ quintal /ኲንታል/ አማርኛ፦ ኩንታል በአብዛኞቹ አገራት ዛሬ «ኩንታል» ለመቶ ኪሎ ክብደት ይጠቀማል፣ ለምሳሌ ኢትዮጵያ፣ ሕንድ፣ አልባኒያ፣ ፈረንሳይ፣ እስፓንያ፣ ዩክራይን፣ ቸኪያ፣ ኢንዶኔዥያ። የፖርቱጋል ኩንታል ግን እንዲሁም የዶሚኒካን ሪፐብሊክ ኩንታል 58 ኪሎ ያህል ነው። ብዙ ሌሎች አገራት ከሮማይስጥ centenarius በሌላ መንገድ የመጣ ቃል centner /ሰንትነር/ ይጠቅማሉ። በፖልኛ፣ ስዊድኛ፣ በኦስትሪያ፣ ስዊስ አገር እና በቀድሞ ሶቭየት ኅብረት አገራት፣ ይህ ቃል (ጸንትነር / ሰንትነር) ለመቶ ኪሎ ይጠቀማል። በእስፓንያ centena /ሴንቴና/ በድሮው ትርጉሙ መቶ ፓውንድ ወይም 46 ኪሎ ማለት ነው፤ በጀርመን አገር Zentner /ጸንትነር/ ለ50 ኪሎ መደበኛ ሆኖአል፤ የመቶ ኪሎ መለኪያ በጀርመን አገር አሁን Doppelzentner /ዶፐልጸንትነር/ ይባላል።"} {"id": "47975", "contents": "ዓሣ ማርባት ማለት ዓሣን በጅምላ ማርባት ነው።"} {"id": "47981", "contents": "የአይሻል ጦርነት በደጃዝማች ካሳ ሃይሉ (ዓፄ ቴዎድሮስ ከመባላቸው በፊት) እና በራስ አሊ መካከል የተደረገ በደም የጨቀየ ጦርነት ነው። ድሉ ለደጃዝማች ካሳ ሆኖ የዘመነ መሳፍንት እና የየጁ ኃይልን ለመጨረሻ ጊዜ የሰበረ ጦርነት ነበር። ራስ አሊ በወቅቱ የካሳን ጦር ተመልክተው ፦ «መልእክተኛ እንዳንለው በዛ፣ ጦረኛ እንዳንለው አነሰ» ብለው እንደተሳለቁ በታሪክ ይዘገባል። ደጃዝማች ካሳ ሃይሉ በሸፈተ ጊዜ፣ ራስ አሊና እና እናቱ እቴጌ መነን ከሞላ ጎደል የኢትዮጵያ መሪዎች ነበሩ። ስለሆነም ሃይላቸውን ሊጋራ እሚገዳደረውን፣ ሽፍታውን ካሳን በሃይል ለማንበርከክ ይፈልጉ ነበር። ሆኖም ለዚህ ተግባር ከአሊ የተላኩትን ደጃዝማች ብሩ ጎሹን፣ ብሩ አሊጋዝንና በለውን ሁሉንም ካሳ ስላሸነፈ፤ ራስ አሊ እጅግ ተቆጥቶ፣ በርሱ በራሱ በሚመራ ሠራዊት ሊዎጋው ፈለገ። እስከዚህ ጊዜ ድረስ አብዛኛው የአገሪቱ ሕዝብ በሁለቱ ሃይሎች እሚካሄደውን ውጊያ ትኩረት ሰጥቶት አልተከታተለውም ነበር። ሆኖም ራስ አሊ እጅግ በመበሳጨቱ እና ይህ መጪው ጦርነት የአገሪቱን ሁኔታ ላንዴና ለመጨረሻ ጊዜ ይወስናል የሚል ወሬ በጣም ስለተናፈሰ፣ አብዛኛ የ19ኛው ክፍለ ዘመን ኢትዮጵያ ሕዝብ የጦርነቱን ዜና ይከታተለው ነበር። ስለሆነም ራስ አሊም፣ ደጃች ካሳም በከፍተኛ ዝግጅት ሰኔ 23, 1845 ዓ.ም. በአይሻል፣ ምስራቅ ጎጃም ተገናኙ። በጊዜው የነበረው የእንግሊዙ ሚሲዮን ሄንሪ ስተርን ስለ ውጊያው ሲጽፍ  : የሁለቱም ሠራዊት በከፍተኛ ጀብዱዎች ተዋጉ። የካሳ ሠራዊት በ[የጁ] እና በጌምድር ፈረሰኞች እየተሸነፉ ተበተኑ። ሆኖም ወደኋላ የሚያፈገፍገው ካሳ ለማስመሰል እንጅ የእውነት አልነበረም። ባለ ድሎቹ፣ እነ ራስ አሊ በከፍተኛ ወኔ፣ በካሳ ሠራዊት ላይ ሽብርና ሞት እያዘነቡ ወደ ፊት ገፉ። የጠላታቸውን ብልጣብልጥነት አልተገነዘቡም ነበርና። አንድ ቁጥቋጦ እና ዛፍ የበዛበት ቦታ ሲደርሱ በየዛፉ ላይ የተንጠለጠሉ መስታውቶች ተከሰቱባቸውና የፀሐይን ብርሃን ቦግ ቦግ እያረገ ሲያብረቀርቅባቸው፣ ፈረሶቻቸው ቆሙ። ቀጥሎም በተለያየ አቅጣጫ፣ የአካባቢው አፈር፣ ከውስጥ ተቦጥቡጦ ተቆፍሮ ነበርና፣ እንደ መዓት እየተደረመሰ ቦይ ሲሆን በመተት የሚያምኑት የጁዎች ስራው የየጋኔኖች እና የዕርኩስ መናፍስት መስሎ ታያቸው። የአሊ ሠራዊት በግርምትና በፍርሃት በሚርዱበት በስተወዲያው ካሳ ከማፈግፈጉ ዞሮ ወታደሮቹን በመምራት የአሊን የደነገጠ ሠራዊት ፈጀ። [ራስ አሊም ተሸንፈው ስደተኛ ሆኑ]። በአይሻል ጦርነት ዘመነ መሳፍንት አበቃ። ^ stern, henry (1868) (in english). The Captive Missionary: Being an Account of the Country and People of Abyssinia."} {"id": "48017", "contents": "ታቦት ማለት አደረ ከሚለው የግእዝ ቃል የወጣ ነው። ታቦት ማደርነቱ ለፀላት ኪዳኑ ማደርና የእግዚአብሔርም መግለጫ ነው። ስለዚህ ያሉትን መፀሀፍ ቅዱሳዊ ጥቅሶች እንያ እግዚብሔር ሙሴን ወደ እኔ ወደተራራው ውጣ በዚያም ሁን እነርሱን ታስተምር ዘንድ እኔ የፃፍኩትን ህግና ትእዛዝ የዲንጋይም ፀላት እሰጥሀለሁ አለው። : ይህ ፡ አጭር ፡ ሃይማኖት ፡ ነክ ፡ ጽሑፍ ፡ መሠረት ፡ ወይም ፡ መዋቅር ፡ ነው። እርስዎ ፡ ሊያስፋፉት ፡ ይችላሉ!"} {"id": "45179", "contents": "ካሪቢያን ማለት ካሪቢያን ባሕርና በውስጡ ያሉት ደሴቶች ሁሉ ያጥቀለለው መልክዓምድራዊ አቅራቢያ ነው። ብዙ ደሴት አገራት ይገኙበታል።"} {"id": "45215", "contents": "ዳይር ስትረይትስ (እንግሊዝኛ፦ Dire Straits) በዩናይትድ ኪንግደም የተመሠረተ እጅግ ስመ ጥሩ የሆነ የሮክ ሙዚቃ ቡድን ነበረ።"} {"id": "48137", "contents": "ኒው ጊኒ በኦሺያኒያ የተገኘ ታላቅ ደሴት ነው። አሁን በኢንዶኔዥያና በፓፑዋ ኒው ጊኒ ይካፈላል። ደሴቱ የሸንኮራ ኣገዳ እንዲሁም የሙዝ መነሻ እንደ ሆነ ይታመናል። ከዚህም በላይ በአትክልትም ሆነ በእንስሳት በኩል ብዙ ብርቅዬ ዝርዮች አሉ።"} {"id": "47303", "contents": "ሽጨቺን (ፖሎኛ፦ Szczecin) የፖላንድ ከተማ ነው።"} {"id": "47309", "contents": "አብሩጾ የጣልያን ክፍላገር ነው። ዋና ከተማው ላኲላ ነው።"} {"id": "47351", "contents": "ጓደር ወደብ በጓደር፣ ፓኪስታን ያለው ወደብ ነው። የፓኪስታን ከተማ ቢሆንም፣ እስከ 1951 ዓም ድረስ የኦማን መንግሥት ልዩ አስተዳደር ነበር። በ1951 ዓም ግን ፓኪስታን ከተማውን ከኦማን ገዛ። ወደቡ በቅርብ ጊዜ በጣም እየተደረጀ ነው። ከ2005 ዓም ጀምሮ ለቻይና ሕዝባዊ ሪፐብሊክ መንግሥት ተከራይቷል፤ በ2008 ዓም፣ ቻይና በይፋዊ ስምምነት ለ43 አመታት ወይም እስከ 2051 ዓም ድረስ ከፓኪስታን ተከራይቷል። የቻይና ቀለብቶና መንገድ እቅድ ለንግድ በዋናነት የተፈጸም ሥራ ሚና አለው።"} {"id": "48263", "contents": "ዳሳሻዊነት ዕውቀት የሚመጣው ባብዛኛው ወይንም ሙሉ በሙሉ ከሥሜት ሕዋሳት ግንዛቤ ነው የሚል የፍልስፍና አይነት ነው። በሌላ አነጋገር ዕውቀት ከአመክንዮ ሳይሆን ከልምድ የሚነሳ ነው ይሚል አስተሳሰብ ነው። በዚህ ፍልስፍና፣ ሰዎች ሲዎለዱ ባዶ ቅል ናቸው። ማለት በ አ ዕምሯቸው ምንም አይነት ዕውቀት የለም። ሆኖም ግን በዓለም ውስጥ በሚኖሩ ጊዜ፣ ከስሜት ህዋሳታቸው በሚያገኙት መረጃ ፣ ዕውቀት ይገነባሉ። ለምሳሌ አንድ ሕጻን ልጅ፣ ለመጀመሪያ ጊዜ እሳት ቢመለከት፣ እንደሚያቃጥለው አያውቅም። እጁን ወድ እሳቱ ቢሰድ፣ እንደሚያቃጥል ያውቃል። ከዚህ ልምድ ተነስቶ እሳት ውሃን ያፈላል እሚል ድምዳሜ ላይ አይደርስም። ይልቁኑ አሁን፣ እሳት ውሃን ወደ እንፋሎት ሲቀይር በተደጋጋሚ ሲመለከት አዲስ ዕውቀት ይሰራል። ይህም እሳት ውሃን ወደ እንፋሎት እንደሚቀይር። በዚህ መልክ፣ ማናቸውም ዕውቀት የልማድ ውጤት እየሆነ ይሄዳል ይላል ዳሳሻዊነት።"} {"id": "48329", "contents": "የናርመር መኳያ ሠሌዳ ከጥንታዊ ግብጽ መጀመርያ ፈርዖን ወይም አምባ ገነን ከናርመር ዘመን (3100 ዓክልበ. ግድም) የታወቀ ጥንታዊ ኩል መኳያ ቅርስ ነው። የኩል መኳያ ሠሌዳ በጥንታዊ ግብጽ መጀመርያ ኩልን (ለዓይን ቆብ ኮስሞቲክ) ለማዘጋጀት የጠቀመ እቃ ነበር። የኩል መኳያ ሠሌዶች የሚታወቁ በተለይ ከናርመር ዘመንና ከናርመር ጥቂት አስቀድሞ በሆነው ዘመን ብቻ ነው («ቅድመ-ሥርወ መንግስት»፣ በንጉሥ ጊንጥ ዘመን ያህል ነው) ። ከናርመር ዘመን ቀጥሎ ግን የኩል መኳያ በግብጽ በብዛት አልተሠራም ነበር። ቅርሱ በ1890 ዓም በነቀን ከተማ ተገኘ። እድሜው ከ፭ ሺህ አመታት በላይ ቢሆንም ሁኔታው በጣም ደህና ነው። የተቀረጸውም ከድቃቅ አሸዋ ድንጋይ ነው። በዚህ ታዋቂ ናሙና ላይ፣ በያንዳንዱ ጎን ላይ በላይኛ ጫፍ የናርመር ስም በሃይሮግሊፍ ጽሑፍ ናር-መር ከሁለት በሬ ራሶቹ መካከል ይታያል። በፊተኛው ጎን ንጉሥ ናርመር የግብጽ ነጭ ዘውድ ተጭኖ የላይኛ ግብጽ ወይም ደቡባዊ ግብጽ ንጉሥነት ምልክት ነው። ንጉሡ አንድን እስረኛ በመሮና በዱላ ሊገድል ነው። እስረኛው በጉልበቶቹ ላይ ቢሆንም ቁመቱ ከንጉሡ በአንድ ራስ በሙሉ ይቀነሳል፣ የጭንቅላቱም ቅርጽ ዘመናዊ ያልሆነው አይነት ነው። ከንጉሥ በስተጀርባ ሌላ አጭር ሰው የንጉሡ ነጠላ ጫማና ጀበና ተሸካሚ ይመስላል። በርሱም አጠገብ የአበባ ምልክት አለ። ከእስረኛው በላይ ጭልፊት ቄጠማ ላይ ማልሠልጠኑ ማለት አረመኔ ጣኦቱ ሔሩ በታችኛ ግብጽ ላይ ማሸነፉ ለማሳየት ነው። ከሁሉ በታች ሁለት የሚሸሹ አጫጭር ሰዎች ያሳያል። በጀርባው ላይ የኩል ማዘጋጃ ሳህን በሁለት ዘንዶ-ነብር አንገቶች ይሠራል። በገመዶችም ይመራሉ። ከዚህም በላይ ንጉሡ የግብጽ ቀይ ዘውድ ተጭኖ የታችኛ ግብጽ ወይም ሰሜናዊ ግብጽ የንጉሥነት ምልክት ነው። የነጠላና ጀበና ተሸካሚ እንደገና ከኋላው ይታያል፣ የአበባም ምልክት እንደገና በራሱ አጠገብ አለ። በሠልፉ ከንጉሡ ቀኝ ረጅም ጽጉር ያለው አጭር ሰው የጽሑፍ እቃ ይዞ፣ በአጠገቡ «ጨቲ» ወይም ጸሐፈ ትዕዛዝ ይላል። እሱም ብቻ ጺም የሌለው ነው። ይህም ለመጀመርያው ጊዜ የግብጽኛ ተናባቢ ድምጽ ምልክቶች የታዩበት ናሙና ነው። ከነርሱም በፊት አራት ሌሎች አጫጭር ሰዎች ዓላማዎች ይዘው በዓላማዎቻቸው ላይ የጊንጥ፣ «የሴት (ወገን) እንስሳ» (አዋልደጌሣ ወይም ቀበሮ)፣ እና ሁለት ጭላቶች አሉ። ይህም የዓላማዎች ትርዒት እንደ የናርመር ዱላ፣ የጊንጥ ዱላ፣ የመንደሮቹ መኳያ ሰሌዳ ይስማማል። ከዚህም ሠልፍ ወደ ቀኙ፣ አሥር ራሶቻቸውን ያጡ ሠዎች ይተኛሉ። ከሁሉም በታች አንድ በሬ ሰውንና ከተማን እያጠቃ ነው። The Narmer Catalog (Narmer Palette) The Narmer Palette Bibliography"} {"id": "48341", "contents": "ለፊልሙ፣ ታይታኒክ (ፊልም) ይዩ። ታይታኒክ (እንግሊዝኛ፦ RMS Titanic) የዩናይትድ ኪንግደም ታላቅ መርከብ ነበረች። በ1904 ዓም ከኢንግላንድ ወደ ኒው ዮርክ ከተማ ስትሄድ ግጭት ከበረዶ አለት ጋር ደርሶባት ተሰመጠች። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "48347", "contents": "ናጋሳኪ (በጃፓንኛ: 長崎市) የጃፓን ከተማ ነው።"} {"id": "48359", "contents": "ሰን-ፕዬርና ሚክሎን (ፈረንሳይኛ፦ Saint Pierre et Miquelon) በካናዳ አጠገብ የፈረንሳይ ትንንሽ ደሴቶች ናቸው። 6,080 ኗሪዎች አሉባቸው።"} {"id": "47453", "contents": "ጄምስ ዋት (እንግሊዝኛ፦ James Watt) 1728-1811 ዓም) በተለይ በምህንድስና ዘርፍና የዋት እንፋሎት ኤንጂን በመፍጠሩ የታወቀ የስኮትላንድ ሰው ነበር። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "48515", "contents": ""} {"id": "47597", "contents": "ቫሌ ዳኦስታ ወይም ቫል ዳኦስታ («የአኦስታ ሸለቆ») የጣልያን ክፍላገር ነው። ዋና ከተማው አኦስታ ነው።"} {"id": "47609", "contents": "ዶርትሙንት (ጀርመንኛ፦ Dortmund) የጀርመን ከተማ ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "47645", "contents": "የሌት ወፍ (Chiroptera) ከአጥቢ እንስሳት መሃል በተፈጥሮ በረራ የሚችል ብቸኛ አስተኔ ነው። እንደ አይጥ ትንሽ ይመስላል እንጂ ወፍ አይደለም።"} {"id": "47657", "contents": "የውሃ ዶሮ (Cygnus) የይብራ አይነት ክፍለመደብ ነው። ይህ መደብ በአፍሪካ ባይኖርም ይታወቃል።"} {"id": "47675", "contents": "ጊንጥ (Scorpiones) በሸረሪት መደብ ውስጥ የአስፈሪ ፍጡር ክፍለመደብ ነው። አንዳንድ ዝርያ ሲነድፍ መርዙ ሰውን ሊገድል ይችላል።"} {"id": "47693", "contents": "ትንሽ አይጥ (Mus) የዘራይጥ መደብ ነው።"} {"id": "47717", "contents": "የዓሣንበሪ አስተኔ (Cetacea) ከዓሣንበሪዎች ጭምር ሌሎች የውቅያኖስ ታላቅ አጥቢ እንስሳት እንደ ዶልፊን ያጠቅልላል። በዘመናዊ ሥነ ሕይወት እንደሚለየው በውነት አሣዎች አይደሉም። ሻርክ በዘልማድ «ዓሣንበሪ» ወይም «ዓሣ ነባሪ» ቢባልም በውነት የዓሣ ዓይነት ነው።"} {"id": "33617", "contents": "1 ኤናናቱም ከ2195 እስከ 2190 ዓክልበ. ድረስ ግድም የሱመር ከተማ ላጋሽ ገዢ («ኤንሲ») ነበረ። የኤናናቱም ወንድምና የአኩርጋል ልጅ ኤአናቱም ንጉሥ በሆነበት ዘመን ላጋሽ ሰፊ መንግሥት ይዞ ነበር። ነገር ግን ኤአናቱም በ2195 ዓክልበ. ግድም ካረፈ በኋላ ግዛቱ እንደገና በየከተማው ተከፋፈለ። ያንጊዜ የኡሩክ ንጉሥ የኤንሻኩሻና ልጅ ሉጋል-ኪኒሼ-ዱዱ ኒፑርንና የሱመርን ላዐላይነት ያዘ፤ ኤናናቱምም የላጋሽ አለቃ ሆነ። የኤናናቱም ንግሥት አሹመ-ኤረን ተባለች። በኤናናቱም ዘመን የላጋሽ ጎረቤት ኡማ በአለቆቹ ኡር-ሉማ እና ኢሊ ተመርቶ ከላጋሽ ጋር ተዋጋ። ኤናናቱም ተገድለና ልጁ ኤንመተና ተከተለው።"} {"id": "33725", "contents": "ገደ ቢስ ገዳዩ ባልሽ የሞተው ወንድምሽ ገድሎ ማንሣት ጉዳይ ተኳሽ ግምባር ገፊ ግንትር ፀሐይ ግንድ የዋጠ ጓያ ፊት"} {"id": "48611", "contents": "ካሥ «ቢግ ማማ» ኤሊየት (1934-1966 ዓም፣ ልደት ስም፦ ኤለን ናዖሚ ኮውን) በጣም ዝነኛ አሜሪካዊት ዘፋኝ ነበረች። በሙዚቃዊ ጥበብዋ በቬትናም ጦርነት ዘመን በተለይም «ዘ ማማዝ ኤንድ ዘ ፓፓዝ» («እናቶቹና አባቶቹ») በተባለ ቡድን ነበረች። በዚህ ቡድን በዋንነት ታዋቂ የሆነ ምርጥ ዘፈን «ካሊፎርኒያ ድሪሚንግ» (የካሊፎርኒያ ማለም) መሆኑ ይታወሳል። እንዲሁም በቢግ ማማ በኩል የሄሮይንና የሌሎች አይነቶች አደገኛ አደንዛሽ ሱስነት እንዳደረባት ይባላል። ብዙም ጊዜ በቴሌቪዥን ፈርገማዎች ትታይ ነበር። በመጨረሻ በ1966 ዓም በአንድ ግብዣ ላይ ስትቆይ አንድ ሳንድዊች እየበላች አንቆ ገደላት ይባላል። እድሜዋም ፴፪ ዓመታት ነበረ። በእድሜዋም እጅግ ስመ ጥሩ ስትሆን በኋላ ግን በአጠቃላይ ስለ ጦርነት የነበራት ተጽእኖዋ እና አስተዋጽኦ አሁን ተረስታለች። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "48653", "contents": "ደቡብ ቻይና ባሕር በእስያ ከቻይና ደቡብ፣ ከቬትናም ምሥራቅ፣ ከፊልፒንስ ምዕራብ፣ ከማሌዥያ ስሜን የሚገኝ የፓሲፊክ ውቅያኖስ ታላቅ ባህር ነው። በባሕር እራሱ ላይ እና በባህሩ ውስጥ በሚገኙት ጥቃቅን ደሴቶች ላይ ብዙ ከባቢ አገራት ይግባኝ ማለታቸው ስላለ፣ የአግሮች ክርክር ነው። የሚከተሉት አገራት በከፊል ይግባኝ ብለዋል፦ ቬትናም፣ ፊልፒንስ፣ ማሌዥያ፣ ብሩናይ፣ የቻይና ሕዝባዊ ሪፐብሊክና ታይዋን ናቸው።"} {"id": "33755", "contents": "ጋኔን (ነጠላ)"} {"id": "33767", "contents": "በቅርቡ አንድ ሰዉ ይታሰራሉ ከዚያም አንዱ ለጓደኛዉ “አንተ እገሌ እኮ ታሰረ” ይለዋል። “እንዴ ምን አድርጎ አሰሩት” ይለዋል “ሰርቆ ነዋ” “ሰርቆ አይ ልክስክስ በደንብ አልሰረቀም ማለት ነዉ” “ምን ማለትህ ነዉ ይህን ስትል አልገባኝም” “ይህ እንዴት አይገባህም በደንብ ቢሰርቅማ ፓርላማ ይገባ ነበራ” የወያኔ ሴኮሪቲ -“በስብሰባችሁ ላይ የእኛ ሁለት ሰዎች ይገኛሉ” -“ሁለት ብቻ?”"} {"id": "39209", "contents": "የእግር በስብስ በሽታ በበስብስ ሕዋስ መዘዝ የሚመጣ ነው። የእግር በስብስ የበሽተኛውን እግር የሚያበሰብስ እና የሚያቆስል ሲሆን በሚፈጠረው የእግር ጠረን የበሽተኛውን ሥነ-ልቦና አና የሕብረተሰቡን ጤና ያውካል።"} {"id": "39353", "contents": "ሚሪና (ግሪክኛ፦ Μύρινα /ሚውሪና/) በግሪክ አፈ ታሪክ ውስጥ በሊብያ የተገኙት የአማዞኖች ንግሥት ነበረች። ዲዮዶሮስ ሲኩሉስ (በ51 ዓክልበ. ጽፎ) እንደሚተርከው፣ ሚሪና መጀመርያ በትሪቶኒስ ሀይቅ ዙሪያ ዘምታ ቄሮኔሶስ («ልሳነ ምድር») የተባለች ከተማ መሠረተች። ከ፴ ሺህ ሴት ወታደሮችና ፫ ሺህ ሴት ፈረሰኞች ጋራ ወደ አትላንቲስ ተጉዘው ወረረችና ከተማቸውን ኬርኔ አጠፋች። አታላንቲስን ካሸነፈች በኋላ በአትላንቲስ ጎረቤት በጎርጎኖች ላይ ስትዘምት ከጎርጎኖቹ ፫ ሺህ ማረከች፣ ነገር ግን የቀሩት ጎርጎኖች ወደ ጫካ አምልጠው ጫካውን ለማቃጠል ስትሞክር አልቻለችምና ወደ አገሯ ተመለሰች። ከዚህ በኋላ ሚሪና ከሥራዊቷ ጋር ወደ ምሥራቅ ዘመተች። ከግብጽ ፈርዖን ጋራ ስምምነት ስለነበራት በአገሩ መካከል በነጻ አለፈችና ዓረቢያንና ሶርያን ያዘች። ከዚያም ኪልቅያን ወረረችና ከኪልቅያ ሰዎች በፈቃድ ዕጅ የሠጡት ሁሉ በነጻ እንዲኖሩ ተወቻቸው። ፍርግያንና ትንሹ እስያን እስከ ካይኮስ ወንዝ ድረስ ያዘች። በዚያ አገር ሚሪና የተባለ ከተማ በሚስያ ሠራች፣ በአለቆቿም ስሞች ሌሎች ከተሞች ኩሜ፣ ፒታኔ እና ፕሪዬኔ ተሠሩ። እንዲሁም በኤጊያን ባህር ውስጥ አንዳንድ ደሴት ያዘች። በእርሷ ስም ሌላ ሚሪና ከተማ በሌምኖስ ደሴት፣ በእኅቷም ስም ደግሞ ሚቲሌኔ የተባለው ከተማ በለስቦስ ደሴት ተሠሩ። ከዚህ በኋላ በባህሩ ስትዘምት አውሎ ነፋስ ተነሥቶ ሳሞትራቄ በተባለ ደሴት ላይ ጣላት፣ እዚህም ለአረመኔ ጣኦታቷ ቤተ መቅደስ መሠረተች። በመጨረሻ ግን የጥራክያ ሰው የሞፕሶስና የእስኩቴስ ሰው የሲፑሉስ ሃያላት በታላቅ ውጊያ አሸነፉአት። የቀሩትም አማዞኖች ወደ ሊብያ ሸሽተው ተመለሱ።"} {"id": "39965", "contents": ""} {"id": "48803", "contents": "ልፍት ከአትክልት የሚበሉት ቅጠላቅጠል፣ ሥሮች ወይም ሌሎች ክፍሎች ናቸው። በተለምዶ ልፍት ፍሬዎችን አይጠቅልልም፣ ሆኖም በስነ ዕጽ «ፍሬ» የተባሉት አንዳንድ ምግቦች (በድረጀን፣ ቲማቲም) ከልፍት ጋር ይቆጠራሉ፤ እንዲሁም እንጉዳይ በስነ ሕይወት ፈንገስ እንጂ አትክልት ባይባልም ከልፍት ጋር ሊቆጠር ይችላል።"} {"id": "3704", "contents": "ቤይሩት (بيروت) የሊባኖስ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 1,916,100 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 1,171,000 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 33°52′ ሰሜን ኬክሮስ እና 35°30′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል። እጅግ ጥንታዊ የፊንቄ ከተማ ('በሩት') ነበር። ከክ. በ. በ14ኛ ክፍለ ዘመን በ'አማርና ደብዳቤዎች' መዝገብ ውስጥ ስሙ መጀመርያ ይገኛል። የ'ቢሩታ' ንጉስ አሙኒራ 3 ደብዳቤዎች ለግብጽ ፈርዖን ጽፎ ነበር። በ148 ክ.በ. የመቄዶን አዛዦች ለሴሌውቅያ ዙፋን ሲታገሉ ከተማው ጠፍቶ፣ በቶሎ እንደገና ተሠርቶ ስሙ ሎዶቅያ በፊንቄ ተባለ። ሮማውያንም ከ1ኛ ክፍለ ዘመን ዓ.ም. መጨረሻ ጀምሮ ስሙን ኮሎኒአ ዩሊያ አውግስጣ ፌሊክስ ቤሪውቱስ አሉት።"} {"id": "3710", "contents": "ሉክሰምቡርግ የሉክሰምቡርግ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 100.000ሆኖ ይገመታል። ከተማው 49°37′ ሰሜን ኬክሮስ እና 06°08′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል።"} {"id": "48851", "contents": "ካልገሪ (እንግሊዝኛ፦ Calgary) የአልቤርታ ካናዳ ከተማ ነው። በ1868 ዓ.ም. ተመሠረተ። የሕዝቡ ቁጥር 1,239,220 አካባቢ ነው።"} {"id": "3722", "contents": "ኪሺንው የሞልዶቫ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 772,500 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 709,900 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 47°00′ ሰሜን ኬክሮስ እና 28°50′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል።"} {"id": "34673", "contents": "ነፈርካሬ ቀቲ የቶሪኖ ቀኖና በተባለው ጥንታዊ ፈርዖን ዝርዝር ዘንድ የግብፅ (ሄራክሌውፖሊስ) ፈርዖን ነበረ። ዘመኑ ምናልባት 2236-2232 ዓክልበ. ግድም ነበረ። ነገር ግን በዚህ መጀመርያ ጨለማ ዘመን የሥነ ቅርስ ጉድለት ስላለ፣ ኅልውናውን የሚያረጋገጥ ቅርስ ገና አልተገኘም። ሌሎቹ ጥንታዊ ፈርዖን ዝርዝሮች የአቢዶስ ፈርዖን ዝርዝርና የሳቃራ ፈርዖን ዝርዝር አይጠቅሱትም። በዚሁ 9ኛው-10ኛው ሥርወ መንግሥታት ከመሪብታዊ ቀቲ ቀጥሎ እና ከመሪካሬ አስቀድሞ ስንት ያሕል ነገስታት መቼ እንደ ገዙ በትክክል ለማወቅ አይቻልም። የቶሪኖ ቀኖና ለዚህ ጨለማ ዘመን ዋናው ምንጭ ሲሆን ሰነዱ ግን ፍርስራሽ ሆኖ ብዙ ቀዳዳዎች አሉበት። ከቶሪኖ ቀኖና ለዚህ ዘመን ሊነብ የሚችሉት ስሞች እንዲህ ናቸው፦ «ነፈርካሬ፣ ቀቲ...፣ ሰነን-...፣ ...ነፈርካሬ፣ መሪ-...-ቀቲ፣ ሸድ-...፣ ሕ...።» ከዚህ በላይ ብዙ ሌሎች ስሞች ከሰነዱ ጠፍተዋል። ነፈርካሬ በዚህ ሁለት ጊዜ አላለ፣ ምናልባት ሁለት ነፈርካሬ ቀቲዎች በዚህ ሥርወ መንግስት ነበሩ። ነገር ግን ምንም በእርግጥኝነት ሊባል አይችልም። የነፈርካሬ ስም ትርጉም «መልካም (ነፈር) ነፍሰ (ካ) ፀሐይ (ሬ)» ነው። በጨለማ ዘመን የተቀበረው የሄራኮንፖሊስ (3ኛው) እና ኤድፉ (2ኛው) ኖሞች ገዢ አንቅቲፊ በመቃብሩ ጽሑፍ አንድ የድሮ ንጉሥ «ካ-ነፈር-ሬ» ይጠቅሳል። ስለዚህ በአንዳንድ መምህር አስተሳሰብ፣ ይህ ካ-ነፈር-ሬ መታወቂያ ከቶሪኖ ቀኖና ነፈር-ካ-ሬ ጋር አንድላይ ሆኖ ለታሪካዊነቱ ማረጋገጫ ይበቃል።"} {"id": "40535", "contents": "30 April በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም ሚያዝያ 22 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "40577", "contents": "5 May በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም ሚያዝያ 27 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "3818", "contents": "ፖርት ኦፍ ስፔን የትሪኒዳድና ቶቤጎ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 263,800 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 45,300 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 10°38′ ሰሜን ኬክሮስ እና 61°31′ ምዕራብ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል። በደሴቱ የነበሩ ኗሪዎች በሥፍራው 'ኩሙኩራፖ' የተባለ መንደር ነበራቸው። በ1530ዎቹ ስፓንያውያን እንዲሠፈሩት አንዳንድ ሙከራዎች አድርገው ስሙን 'ፕዌርቶ ዴ እስፓንያ' (የእስፓንያ ወደብ) አሉት። ነገር ግን ሠፈሩ ቋሚ አልሆነም። በ1552 ዓ.ም. የእስፓንያ ወታደሮች ምሽግ በዚያ አካባቢ ሰሩ። ከተማ እራሱ ግን በ1682 ዓ.ም. ገዳማ ሊገነባ ጀመረ። በ1749 ዓ.ም. የደሴቱ መቀመጫ ከ'ሳን ሆዜ ዴ ኦሩኛ' (የዛሬው ሰይንት ጆሴፍ) ወደዚህ ተዛወረ።"} {"id": "35063", "contents": "ጤልክሲዮን (ግሪክ፦ Θελξίων) በሲክዮን ነገሥታት ዝርዝር የአርጊያሌያ (በኋላ ሲክዮን) ንጉሥ ነበር። ካስቶርን የጠቀሱት ጸሐፊዎች 52 ዓመት እንደ ነገሠ ይላሉ። ይህ ምናልባት 2243-2191 ዓክልበ. ግድም ያህል ነው። በዝርዝሩ ላይ ከአፒስ ቀጥሎና ከአይጊሮስ በፊት ይገኛል። ፓውሳኒዩስም የአፒስ ልጅና የአይጊሮስ አባት ይለዋል። በአርጎስ ነገሥታት ዝርዝር የአፒስ ዘመን ከዚህ በኋላ ስለሚታይ የጤልክኪዮን ቀዳሚ አፒስ ሳይሆን ቴልቂን ይመስላል። ቢብሊዮጤኬ የተባለው መጽሐፍ (ከ150 ዓክልበ. በኋላ፣ በአፖሎዶሮስ ተጽፎ እንደተባለ) በፍጹም ሌላ ቅድም-ተከተል ያቀርባል። በዚህ ትውፊት ዘንድ መጀመርያው ንጉሥ አይጊያሌዎስ ያለ ልጅ ሞቶ ወንድሙ ፎሮኔዎስ አገሩን ያዘ፣ ከዚያ የፎሮኔዎስ ልጅ አፒስ አምባገነን ሆኖ አገሩን ስለ ራሱ ስም አፒያ አለው። ሆኖም ቴልቂንና ጤልክሲዮን አብረው አፒስን ገደሉት። ከዚያ በኋላ ከጊጋንቴስ ወገን (ታላላቅ ሰዎች) አርጎስ ፓኖፕቴስ ቂሙን በቅሎ ቴልቂንንና ጤልክሲዮንን ገደላቸው። በዚሁ ጽሑፍ ውስጥ አፒስን የገደለው ጤልክሲዮን የአፒስ ልጅ ስለማይባል፣ አንዳንድ ምሁር 2 ልዩ ልዩ ጤልክሲዮኖች እንደ ኖሩ ገምተዋል።"} {"id": "40655", "contents": "16 June በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም ሰኔ 9 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "49145", "contents": ""} {"id": "49163", "contents": ""} {"id": "49271", "contents": "ፓፓ ቤኔዲክቱስ 16ኛ፣ ልደት ስም ዮዘፍ ራፂንገ (1919 ዓም ጀርመን ተወለዱ) ከ1997 እስከ 2005 ዓም ድረስ የሮሜ ፓፓ ወይም የሮማን ካቶሊክ መሪ ነበሩ። በ2005 ዓም ማዕረጋቸውን ተዉና አሁን «የቀድሞ ፓፓ» በሚል ማዕረግ ይባላሉ።"} {"id": "40883", "contents": "ድርው (ፈረንሳይኛ፦ Dreux) (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "49415", "contents": "ሳኪር-ሃር በጥንታዊ ግብጽ በ2ኛው ጨለማ ዘመን የ15ኛው ሥርወ መንግሥት (ሂክሶስ) ፈርዖን ነበር። ስሙ ወይም ሕልውናው መጀመርያው በ1990 ዓም ያህል በስነ ቅርስ ተገኘ፤ ይህም «የሂክሶስ ፈርዖን ሳኪር-ሃር» በሚል ደጃፍ መቃን ላይ ነው። ከመጀመርያ ሦስቱ የሂክሶስ ፈርዖኖች አንዱ እንደ ሆነ ይታሥባል፣ የትኛው እንደ ሆነ ግን እርግጥኛ አይደለም። በማኔቶን ልማድና በተለይ በዮሴፉስ (71 ዓም) እንደ ተገለጸ፣ የሂክሶስ መጀመርያ ንጉሥ «ሳሊቲስ» (ወይም «ሳይቴስ፣ ሳላቲስ») ሲባል፣ ሂክሶስም ከእስያ በፈርዖን «ቱቲማዮስ» ወይም «ቲማዮስ» ዘመን ወርረው ታችኛ (ስሜን) ግብጽ ያዙ፤ ሳሊቲስ በሜምፊስ ይቀመጥ ነበር፣ አቫሪስ ከተማ ግን እንደ አምባ አድርጎ በዚያ የጦርነት ሠልፍ አስተማረ። ከ19 ዓመታት በኋላ ሌላ ሂክሶስ ሰው «ብኖን» ተከተለው። እነዚህ ስሞች በዘመናት ላይ ከግብጽኛ በቅብጥኛ፣ ግሪክኛና በሌሎች ልሳናት በኩል በመተረጎማቸው ቢዛቡም፣ ይህ መጀመርያ ሂክሶስ አለቃ «ሳሊቲስ» እና «ሳኪር-ሃር» አንድ ሊሆኑ ይቻላል። ስለዚህ በግምት ዘመኑ ምናልባት 1661-1642 ዓክልበ. ያህል ሊገኝ ይቻላል። K.S.B. Ryholt: The Political Situation in Egypt during the Second Intermediate Period, c. 1800 – 1550 BC, Carsten Niebuhr Institute Publications, vol. 20."} {"id": "49433", "contents": "መርሰኸምሬ በላይኛ ግብጽ በ2ኛው ጨለማ ዘመን (13ኛው ሥርወ መንግሥት) ምናልባት ከ1656 እስከ 1653 ዓክልበ. ግድም ድረስ የገዛ ፈርዖን ነበረ። ስሙ መርሰኸምሬ የታወቀው ከሦስት ምንጮች ነው፦ በቶሪኖ ቀኖና ሰነድ፣ ከሰዋጅተው ቀጥሎ «መርሰኸምሬ ኢነድ» ተዘረዘረ። ሦስት አመት፣ አንድ ወርና አንድ ቀን እንደ ነገሠ ይላል። በካርናክ ዝርዝርም ላይ አንድ «መርሰኸምሬ» ይገኛል፣ ይህ ዝርዝር ግን ቅድመ-ተከተል አይጠብቅም። ሁለት «መርሰኸምሬ ነፈርሆተፕ» የሚሉ ሐውልቶች በሥነ ቅርስ ከካርናክ ተገኝተዋል። ብዙ ሊቃውንት እንደሚሉ፣ ሁላቸው አንድ ነውና የመርሰኸምሬ ሌሎች ስሞች ኢነድና ነፈርሆተፕ ናቸው። አንዳንድ መምህር ግን «መርሰኸምሬ ኢነድ»ና «መርሰኸምሬ ነፈርሆተፕ» ልዩ ልዩ ፈርዖኖች ነበሩ ብለው ያምናሉ። በዚሁ ዘመን የሥርወ መንግሥቱ ሥልጣን ከጤቤስ ከተማ በጣም እንዳልራቀ፣ ሂክሶስም ወገኖች በስሜን እንደ ገዙ ይታስባል። K.S.B. Ryholt: The Political Situation in Egypt during the Second Intermediate Period, c. 1800 – 1550 BC, Carsten Niebuhr Institute Publications, vol. 20. Copenhagen: Museum Tusculanum Press, 1997 (እንግሊዝኛ)"} {"id": "51773", "contents": "ዘ-ሐበሻ (ZeHabesha) Latest News Provider | News For All | 24/7 ZeHabesha Media https://zehabesha.com/ and https://amharic.zehabesha.com/ ZeHabesha is an extensive Ethiopian Latest news source. We provide balanced news, perspectives, and issues across the political spectrum to the Ethiopian community and is committed to separating news and views while covering broad areas of health, education, politics, entertainment and sports, and its editorial section is committed to advocating for Democracy and Human Rights About Us. We’re here for one reason to provide fair and unbiased information to the community and is committed to separating news and views while covering broad areas of health, education, politics, and sports. Zehabesh newspages are dedicated to informing its readers, and its editorial section is committed to advocating various philosophies and positions regarding the community. While Zehabesha endeavours to take reasonable care in preparing and maintaining the information on this website we do not warrant the accuracy, reliability, adequacy or completeness of any of the website content.About Us The website content is subject to change at any time without notice and may not necessarily be up to date or accurate at the time you view it."} {"id": "49775", "contents": "2 አጉም ካክሪሜ እንደሚታሠብ ከካሣውያን ነገሥታት መጀመርያው ባቢሎንን የገዛው ነበር (1507-1483 ዓክልበ. ግድም)። ካሣውያን ለብዙ አመታት በቂ መዝገቦች ስላልጻፉ ይህ እርግጥኛ አይደለም። የኬጥያውያን መንግሥት ንጉሥ 1 ሙርሲሊ በ1507 ዓክልበ. ከአናቶሊያ (ሐቲ) ደርሶ ባቢሎንን በሙሉ አጠፋት፣ የጣዖቷንም የማርዱክን ሐውልት ዘርፎ ወደ ሐቲ ተመለሰ። ከዚህ በኋላ ባቢሎን «ካርዱኒያሽ» ተብላ በካሣውያን ብሔር እንደ ተገዛች ይታወቃል። ከዘመኑ የሆነው መረጃ ባይኖርም በኋላ ዘመናት የተቀረጹ ታሪኮች በጣም ትንሽ ይጨምራሉ። ከአንዳንድ ዝርዝሮች መጀመርያው ካሣዊ ንጉሥ «ጋንዳሽ» ተብሏል። እንዲሁም በኒፑር በተገኘ በአንዱ ተማሪ ጽሑፍ ዘንድ (700 ዓክልበ ግ.)፣ «ጋዳሽ» ከ«ባባላም» ጥፋት በኋላ «የአለም አራት ሩቦች፣ የሱመር፣ አካድና ባቢሎን ንጉሥ» ሆነ። ይህ ግን ከብዙ ዘመን በኋላ በመጻፉ እንደ ትክክል መረጃ አይቆጠረም። ብዙ መምህሮች አሁን እንደሚያስቡት፣ ከጋንዳሽ እስከ 2 አጉም ድረስ የተዘረዘሩት ነገሥታት ከባቢሎን ውድቀት በፊት በዛግሮስ ተራሮች የገዙት ነበሩ። 2 አጉም ግን በአንዱ ቅርስ (VAT 1429) የባቢሎን «ቡካሹ» (መስፍን) ስለ ተባለ፣ ባቢሎን ካሣዊ ግዛት መሆኗ በዚሁ አጉም እንደ ጀመረ ዛሬ ይታስባል። ስለ አጉም ካክሪሜ በተለይ የምናውቀው ድርሰት በነነዌ አሦር በተገኙ ሁለት ቅጂዎች ናቸው። መጀመርያው ጽሑፍ በውኑ በንጉሥ አጉም ካክሪሜ ከተጻፈ ግን አይታወቅም። በዚህ ጽሑፍ መሠረት፣ የአጉም ካክሪሜ ትውልድ ሐረግ ከቀደሙት ካሣውያን አለቆች ታላቁ 1 አጉም፣ 1 ካሽቲሊያሽ፣ አቢ-ራታሽ እና ከአባቱ ኡር-ሺጉሩማሽ ይሰጣል። የአጉም-ካክሪሜ ማዕረግ «የካሣውያንና የአካዳውያን ንጉሥ፣ የባቢሎኒያ ንጉሥ፣ ቱፕልያሽን (ኤሽኑናን) የሰፈረው፣ የአልማንና የፓዳን ንጉሥ፣ እና የጉታውያን ሞኞች ንጉሥ» ይባላል። በዚህም ጽሑፍ ዘንድ፣ የጣዖቱ ማርዱክ ሐውልት ከባቢሎን ተዘርፎ ንጉሥ አጉም-ካክሪሜ ግን ከሩቅ ኻና አገር በክብር ወደ ባቢሎን አስመለሰው። ብዙ መምህሮችም በ«ኻና» ፈንታ ጣዖቱ የተመለሰው ከ«ሐቲ» አገር ማለት ነበረበት ይላሉ። «የማርዱክ ትንቢት» የተባለ ሌላ ጽላት ከ700 ዓክልበ."} {"id": "51929", "contents": "ኢኛትሲዮ ግዊዲ (1844-18 ኤፕሪል 1935) የምሥራቃዊ እስያን ቋንቋዎችን የሚያጠኑ ሊቅ ነበሩ። በሮማ ዩንቨርስቲ መምህሬ ነበሩ። እዛ ዕብራይስጥ ቋንቋም እንደሚያስተምሩ ታውቆ ነበር። ከፒዩስ ዚንገርሌ እና ከአባ ቪንቼንቲ ሴማዊ ቋንቋዎችን ተማሩና እርሳቸው ግእዝ በራሳቸው ጥረት ተምረው ነበር። የኩዚስታን ዜና መዋዕሉን (Khuzistan Chronicle) አግኝተው የኢዴሳን ዜና መዋዕሉን (Chronicle of Edessa) መጽሐፍ አዘጋጅቷሉ። እንዲሁም የቤተ አርሻም ስምዖን ደብዳቤ (Simeon fo Beth Arsham) ስለ ናጅራን ሰማዕታት የጻፉትን ደብዳቤ ለመጀመሪያ ጊዜ አዘጋጅቷሉ፣ ይህም ለዚህ ታሪካዊ ክስተት እጅግ ጥንታዊው ማስረጃ ነው። የኢትዮጵያዊው ምሁር ድበተራ ክፍለጊዮርጊስ ተማሪ ነበሩ። ደብተራው በጣም ሊቅ ነበሩ ይባላል። እርሳቸው በሮም በተቀመጡበት ጊዜ ኢኛትሲዮ ግዊዲ እና ሉዶቪኮ ዳቪቶ እና የመሳሰሉ ምሁራን የኢትዮጵያን ቋንቋ ለማጠናቀቅ ወደርሳቸው እየሄዱ ይማሩ ነበር። 1881: La lettera di Simeone vescovo di Bêth-Arśâm sopra i Martiri omeriti. Roma, Salviucci. 1890: Al-Istidrāk ‘alā Sībawayh by Abū Bakr al-Zubaydī. Rome. 1895: Il \"Gadla 'Aragâwî\" : memoria del socio Ignazio Guidi : letta nella seduta del 21 giugno 1891. Roma : Tip. della R. Accademia dei Lincei. 1897: Il Fetha Nagast o \"Legislazione dei Ref\", Codice ecclesiastico e civile di Abissinia pubblicato da Ignazio Guidi."} {"id": "52115", "contents": "ይከሰታል ምግብ በደንብ ካልታኘክ ፣ እና ምግቡ ባልሆነ መንገድ ውስጥ ይገባል ፣ እና አየር የሚያልፍበትን መንገድ ይዘጋል። አንዳንድ የእጅ ቴክኒኮች ማነቆትን ሊፈቱ ይችላሉ (ከዚህ በታች ያንብቡ)። በተጨማሪም ፣ በገበያ ውስጥ አንዳንድ \"ፀረ-አፋኝ\" መሳሪያዎች (LifeVac እና Dechoker) አሉ። የመጀመሪያው ክፍል ሳል። ተጎጂው ማሳል ካልቻለ ሁለት ፣ እነዚህን ሁለት ዘዴዎች በእጅ ይጠቀሙ (ከዚህ በታች ሁለቱንም ምስሎች ይመልከቱ)። እያንዳንዱን ዘዴ በግምት 5 ጊዜ ያድርጉ ፣ እና ወደ ሌላኛው ቴክኒክ ይቀይሩ ፣ እና እነዚህን መዞሪያዎች ያለማቋረጥ ይድገሙት። ለ እርጉዝ እና ወፍራም ሰዎች - እነዚህ የእጅ ዘዴዎች ይለያያሉ (ከዚህ በታች ያንብቡ). ለ ልጆች (ከ 1 አመት በታች) - እነዚህ የእጅ ዘዴዎች ይለያያሉ (ከዚህ በታች ያንብቡ)."} {"id": "52169", "contents": "በዴሳ በደቡብ ብሔር ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል በወላይታ ዞን የምትገኝ ከተማ ናት። ከተማዋ በወላይታ ዞን የዳሞት ወይዴ ወረዳ የአስተዳደር ዋና ከተማ ነች። በዴሳ ከአዲስ አበባ ወደ ደቡብ 373 ኪ.ሜ ርቀት ላይ በሶዶ -ዲምቱ - ሀዋሳ መንገድ እና ከወላይታ ዞን ዋና ከተማ ሶዶ 21 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ ትገኛለች። በከተማዋ ያሉት አገልግሎቶች፣ የ24 ሰአታት መብራት፣ ንጹህ የመጠጥ ውሃ፣ ባንኮች፣ ትምህርት ቤቶች፣ የፖስታ አገልግሎት፣ የቴሌኮሙኒኬሽን አገልግሎቶች እና ሌሎችም ናቸው። ከተማዋን ከሌሎች አከባቢያዊ ማህበረሰቦች ጋር የሚያገናኝ የሽቦ ድልድይ አላት። ቤዴሳ በ6°52'58.9\"N 37°55'58.5\"ኢ መካከል ትገኛለች። በ2018 የኢትዮጵያ የማዕከላዊ ስታቲስቲካዊ ኤጀንሲ የህዝብ ቁጥር ትንበያ መሰረት፣ በዴሳ በድምሩ 35,294 ህዝብ ያላት ሲሆን ከነዚህም 20,855 ሴቶች እና 14,439 ወንዶች ናቸው። ^ \"EthioInfo\". Central Statistical Agency of Ethiopia."} {"id": "6308", "contents": "1 January 1015 - 4 September 1015 እ.ኤ.ኣ. = 1007 ዓ.ም. 5 September 1015 - 31 December 1015 እ.ኤ.ኣ. = 1008 ዓ.ም."} {"id": "6314", "contents": "1 January 1012 - 3 September 1012 እ.ኤ.ኣ. = 1004 ዓ.ም. 4 September 1012 - 31 December 1012 እ.ኤ.ኣ. = 1005 ዓ.ም."} {"id": "52313", "contents": "ተረት እና ምሳሌዎች ለህይወት አስተምህሮ ወሳኝ ሚና አላቸው ትናንት አበው በተለያዩ የህይወት ተሞክሮዎች በቃላት ለመግለጽ ከበድ በሚሉት ቃላት በውብ ቃላት በተረትና ምሳሌ ሰነደው ጥበብ አስተምህሮው ለነገው ትውልድ ማስታወሻ አበርክተው አልፈዋል ።የአበው በረከትን ማይረዳ የደመነፍስ ትውልድ ትርጉም አልባ ህይወት መኖሩን ተስፋ ብሎት ከአበው በስተጀርባ ሁኖ የተሰራን ያፈርሳል የነገ አሻረው የተባለሸ ታሪክ ለትውልድ ማስረከብ ሁኖበት አንዱ በብሄር ሌላው በእምነት አልያም በቋንቋ እያሰበ በመጥፎ ሱስ በተጠቀው ጭንቅላቱ ታሪክህን ወግህን ባህልን ማንነትን በቅፁ ሳይረዳ የተባላሸውን ሰነድ በምዕራባውያን ተረትና ምሳሌ እያጠቃሱ የወሽት ደራሲዎች አበርክቶ ሁኗል ።"} {"id": "52325", "contents": "መንግሥተ አክሱም ከደቡብ አረቢያ፣ ቀይ ባህርን ተሻግሮ እስከ ምስራቅ አፍሪካ ሀገራት የአሁኗ ኢትዮጵያ፣ ምስራቃዊ ሱዳን እና ኤርትራን ያማከለ ግዛት ነው። ግዛቱም በብዙ ምሁራን መሰረት ከ1ኛው ክፍለ ዘመን ጀምሮ የተነሳ ነው ሲሉ ሌሎቹ ከዳዕመት 100 አመት በፊት የነበሩ ህዝቦች ናቸው ይላሉ። አክሱም ከተማ ዋና የግዛቱ መዲና ስትሆን በመካከለኛው ዘመን ጀምሮ ይደርስባቸው የነበረው ተከታታይ ወራራዎች ሳቢያ ጃርማ የተባለች ትንሽዬ ከተማ ተሸጋገሩ። በ3ተኛው ክፍለ ዘመን ፋርሳዊው ነብይ ማኒ የአክሱም ግዛት ከነሮማ፣ ከፋርስና፣ ከቻይና ግዛቶች የሚወዳደረው ሀያል ነበረ ብሎ ፅፏል። አክሱማውያን በዘመኑ ከግሪክና ከሮማ ጋር የጠበቀ ግንኙነት ነበራቸው። በዚህም የተነሳ ግሪካውያን ለአክሱም መንግስታት ትልቅ የባህል ትስስር ነበራቸው። በመጨረሻም የግሪክ ቋንቋ በአክሱም ግዛት ውስጥ እንደ ዋነኛ ቋንቋ ሆኖ አገልግሏል። ይህም ግዕዝ በአራተኛው ክፍለ ዘመን ጀምሮ የግሪክን ቋንቋ ተክቶ እንደዋነኛ ቋንቋ መሆን ጀምሯል። የአክሱም ስርወ መንግስት ለኢትዮጽያ ሀያልነት መነሳት ትልቅ ምንጭ ነው። በንጉስ ኢዛና ዘመን ክርስትና ለመጀመሪያ ጊዜ በአባ ሰላማ አማካኝነት የአክሱም ዋና ሀይማኖት ሊሆን ችሏል። የአክሱም ድንበር ከ4ተኛው ክፍለ ዘመን ጀምሮ መለጠጥ ጀመረ ነገር ግን በደቡብ አረቢያ ባለው ግዛቶቿ በተደጋጋሚ በፋርስና በአረብ ውቅር ሃይሎች አታለች። ይህም የእስልምና ሀያልነት ከተነሳ ጀምሮ ግዛቱም መዳከም ሲጀምር በ9ኛው ክፍለ ዘመን ዮዲት ጉዲት የተባለች ከደቡብ ክልል የመጣች የአህዛብ ንግስት የአክሱማውያን ሀይል እንዲዳከምና እንዲፈርስ አድርጋለች። ዮዲት ቤተ ክርስቲያናትን በማቃጠልና ክርስቲያንን በመጨፍጨፍ በመጥፎ ስም የምትታወቅ ናት።"} {"id": "52331", "contents": "አሌክሳንደር ቦሪስ ደ ፕፌፍል ጆንሰን (/ ˈfɛfəl/; ሰኔ 19 1964 ተወለደ) የእንግሊዝ ጠቅላይ ሚኒስትር እና የወግ አጥባቂ ፓርቲ መሪ ሆኖ የሚያገለግል ብሪቲሽ ፖለቲከኛ ነው እና ከ 2019 ጀምሮ ቆይቷል ። የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ነበር እና ከ 2016 እስከ 2018 የኮመንዌልዝ ጉዳዮች እና የለንደን ከንቲባ ከ 2008 እስከ 2016. ጆንሰን ከ 2015 ጀምሮ የ Uxbridge እና South Ruislip የፓርላማ አባል (MP) አባል እና ቀደም ሲል ለሄንሌ ከ 2001 እስከ 2008 MP ነበር. ጆንሰን በኢቶን ኮሌጅ ገብተው ክላሲክስን በባሊዮል ኮሌጅ ኦክስፎርድ አነበበ። እ.ኤ.አ. በ1986 የኦክስፎርድ ዩኒየን ፕሬዝዳንት ሆነው ተመረጡ። በ1989 የብራሰልስ ጋዜጠኛ፣ በኋላም የፖለቲካ አምደኛ ለዴይሊ ቴሌግራፍ፣ እና ከ1999 እስከ 2005 የ The Spectator መጽሔት አዘጋጅ ነበር። በ2001 የፓርላማ አባል ሆነው ከተመረጡ በኋላ። ጆንሰን በኮንሰርቫቲቭ መሪዎች ሚካኤል ሃዋርድ እና ዴቪድ ካሜሮን የጥላ ሚኒስትር ነበሩ። እ.ኤ.አ. በ 2008 የለንደን ከንቲባ ሆነው ተመርጠዋል እና ከኮመንስ ምክር ቤት ተነሱ; እ.ኤ.አ. በ2012 ከንቲባ ሆኖ በድጋሚ ተመርጧል። በ2015 ምርጫ ጆንሰን ለኡክስብሪጅ እና ለሳውዝ ሩይስሊፕ የፓርላማ አባል ተመረጠ። በሚቀጥለው ዓመት, እንደገና ከንቲባ ሆኖ ለመመረጥ አልፈለገም. እ.ኤ.አ. በ2016 የአውሮፓ ህብረት አባልነት ህዝበ ውሳኔ ለ Brexit በተካሄደው የድምፅ ፈቃድ ዘመቻ ውስጥ ታዋቂ ሰው ሆነ። ቴሬዛ ሜይ ከህዝበ ውሳኔው በኋላ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሾሟት;"} {"id": "10349", "contents": "ፓንጋሲናንኛ በተለይ በፊሊፒንስ በ2 ሚልዮን ሰዎች ገዳማ የሚናገር ቋንቋ ነው። ዛሬ ቋንቋው የሚጻፍበት በላቲን ፊደል ነው። እስፓንያውያን ከደረሱ አስቀድሞ ግን የራሱ «ባይባዪን» ፊደል ነበረው። - ኢሳ - ዱዋ - ታሎ - አፓት - ሊማ - አነም - ፒቶ - ዋሎ - ሲያም - ሳንፕሎ የፓንጋሲናንኛ ውክፔዲያ አለ!"} {"id": "10403", "contents": "መቶ አለቃ ግርማ ወልደ ጊዮርጊስ ከመስከረም ፳፰ ቀን ፲፱፻፺፬ ዓ/ ም ጀምሮ ለሁለት ዙር እስከ መስከረም ፳፯ ቀን ፳፻፮ ዓ/ም የኢትዮጵያ ፕሬዚዳንት ሆነው ያገለገሉ አዛውንትና ከዘውድ ስርዓት ጀምሮ በደርግ እና በኢሕአዴግ መንግሥት የሠሩ የቀድሞ ወታደር ናቸው። መቶ አለቃ ግርማ ኦሮሚኛ፣ አማርኛ፣ አፋርኛ፣ እንግሊዘኛ፣ ጣሊያንኛ እና ፈረንሳይኛ አቀላጥፈው ይናገራሉ። በ1917 ዓ.ም. በአዲስ አበባ ከተማ ተወለዱ፤ በልጅነታቸውም የቤተክህነት ትምህርት ከተማሩ በኋላ፣ በ1926 ዓ.ም. በተፈሪ መኮንን ትምሕርት ቤት ገብተው እስከ ጣልያን ወረራ ድረስ ዘመናዊ ትምህርት ተከታትለዋል፡፡ በ1930-33 ዓ.ም. ባሉት ጊዜያትም በአዲስ አበባ “ዘ ስኮላ ፕሪንሲፔ ፒዮሞንቴ” በተባለው የጣሊያኖች ትምሕርትቤት ገብተው ጣልያንኛ ቋንቋ አጥንዋል፡፡ በ1942 እና 1944 ዓ.ም. መካከለል ባሉት ጊዜያት ደግሞ በዓለም ዓቀፍ የሲቪል ማኅበር ድጋፍ በሚሰው የማሠልጠኛ መርኃግብር ፣ ከሆላንድ አገር በአስተዳደር ሙያ፣ ከስውዲን አገር በአየር ትራፊክ አስተዳደር፣ እንዲሁም ከካናዳ አገር በአየር ትራፊክ መቆጣጠር የተለያዩ የምሥክር ወረቀቶችን አግኝተዋል፡፡ መንግሥታዊ፣ አስተዳደር ተሞክሮዎቻቸው - በ1933 ዓ.ም. በኢትዮጵያ ጦር ኃይሎች የሬዲዮ መገናኛ ክፍል ባልደረባ፣ - በ1936 ዓ.ም. ከገነት ውትድርና ማሠልጠኛ ት/ቤት የምክትል ሌፍተናንት ምሩቅ፣ - በ1938 ዓ.ም. የኢትዮጵያን አየር ኃይል በመቀላቀል ልዩ ልዩ አስተዳደራዊ ኮርሶችን ተከታትለዋል፤ - በ1940 ዓ.ም. በ አየር መቃወሚያና በረራ መቆጣጠሪያ ማዕከል ረዳት መምህር፣ - በ1947 የኤርትራ ፌዴራላዊ መንግስት የሲቪል አቪዬሽን የበላይ አዛዥ፣ - በ1951 ዓ.ም. የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ጠቅላይ ዳይሬክተር፣ - በ1953 ዓ.ም. የፓርላማ አባል፣ - ለሦስት ተከታታይ አመታት የፓርላማ ፕሬዝደንት፣ - በዓለም አቀፍ የፓርላማ ማኅበርም አገራቸው ኢትዮጵያ የፓርላማ መቀመጫ ታገኝ ዘንድ ከመስራታቸውም በላይ በስዊዘርላንድ፣ ዴንማርክና የቀድሞዋ ዩጎዝላቪያ ኮንፈረንስ ተካፋይ ትሆን ዘንድ ትልቅ አስተዋጽኦ ሲያበረክቱ፣ በ52ኛው ዓለማአቀፍ የፓርላማ ስብሰባ ላይ ተቀዳሚ ፕሬዝደንት፣ - በ1967 ዓ.ም. የንግዱን ማኅበረሰብ በሲቪል ኮንሰልቲቭ ኮሚሽን እስከፈረሰበት ድረስ የውክልና አገልግሎት፣ - በ አይ ኤም ፒ ኢ ኤክስ አስመጪና ላኪ፣ - በ1969 ዓ.ም. በጊዜያዊ ወታደራዊ መንግሥት የኤርትራን ችግር በሰላማዊ መንገድ ለመፍታት በተቋቋመው የሰላም ኮሚሽነር ፕሮግራም ተቀዳሚ ኮሚሽነር፣ - በ1992 ዓ.ም. በተደረገው 2ኛ ዙር ምርጫ፣ በምዕራብ ሸዋ ዞን፣ በቾ ወረዳ፣ በግል በመወዳደር የኢ."} {"id": "10415", "contents": "ፈስ ማለት ከሰው ወይም ከእንስሣ የሚወጣ የተቃጠለ አየር ወይም ድምጽ አልባ ወይም ባለድምጽ አስደንጋጩና ሰላማዊው ኑክሌር ነው። ፈስ ያለበት ዝላይ አይችልም"} {"id": "10427", "contents": "ራሔል ዮሓንስ ታዋቂ የኢትዮጵያ ሴት ዘፋኝ ናት። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "6560", "contents": "1 January 892 - 1 September 892 እ.ኤ.ኣ. = 884 ዓ.ም. 2 September 892 - 31 December 892 እ.ኤ.ኣ. = 885 ዓ.ም."} {"id": "8018", "contents": "1 January 159 - 28 August 159 እ.ኤ.ኣ. = 151 ዓ.ም. 29 August 159 - 31 December 159 እ.ኤ.ኣ. = 152 ዓ.ም."} {"id": "8024", "contents": "1 January 156 - 27 August 156 እ.ኤ.ኣ. = 148 ዓ.ም. 28 August 156 - 31 December 156 እ.ኤ.ኣ. = 149 ዓ.ም."} {"id": "6596", "contents": "1 January 875 - 2 September 875 እ.ኤ.ኣ. = 867 ዓ.ም. 3 September 875 - 31 December 875 እ.ኤ.ኣ. = 868 ዓ.ም."} {"id": "6818", "contents": "1 January 765 - 1 September 765 እ.ኤ.ኣ. = 757 ዓ.ም. 2 September 765 - 31 December 765 እ.ኤ.ኣ. = 758 ዓ.ም."} {"id": "6830", "contents": "1 January 759 - 2 September 759 እ.ኤ.ኣ. = 751 ዓ.ም. 3 September 759 - 31 December 759 እ.ኤ.ኣ. = 752 ዓ.ም."} {"id": "8264", "contents": "1 January 37 - 26 August 37 እ.ኤ.ኣ. = 29 ዓ.ም. 27 August 37 - 31 December 37 እ.ኤ.ኣ. = 30 ዓ.ም."} {"id": "10739", "contents": "ዒዛና (በግሪክ ፡ ኤይዛናስ)"} {"id": "11564", "contents": "ላይ አፈር (ላያፈር፣ ላይኛ አፈር፣ ላይኛፈር) ከምድሩ አፈር ላዕላይ ንብብር ሲሆን ጥልቀቱ ከ5 እስከ 20 ሴንቲሜትር ድረስ ሊሆን ይችላል። ካርቦናዊ ቁስ አካልና ደቂቅ ዘአካል (ጥቅን ሕዋስ) በላይ-አፈሩ ውስጥ በመብዛቱ፣ ስሙ ደግሞ «ሕያው አፈር» ሊባል ይችላል። የምድር ሥነ-ሕይወታዊ ተግባር በብዛት የሚፈጸምበት በዚህ አፈር ንብብር ነው። አትክልት በተለይ ሥሮቻቸውን በእርሱ ሰድደው ንጥረ ምግቦችን ከእርሱ ሊቀበሉ ይችላሉ። ላይ አፈር ከንፋስ ወይም ከጎርፍ የተነሣ ቢጠፋ ኖሮ ብዙ አትክልት በዚያ ለማብቀል አይቻልም። ላያፈር አለም ዙሪያ በአጸድም ሆነ በእርሻ በሰፊ ይጠቀማል። ልዩ ልዩ አይነቶችም በሱቅ እየተሸቀጡ ነው።"} {"id": "11630", "contents": "ነሐሴ ፲፪ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፫፻፵፪ ኛው ቀን ሲሆን የክረምት ወቅት ፵፯ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፳፬ ቀናት ሲቀሩ፣ በዘመነ ዮሐንስ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፳፫ ቀናት ይቀራሉ። ፲፱፻፱ ዓ/ም - በግሪክ ሁለተኛ ከተማ በተሰሎንቄ (Thessaloniki) የተከሰተ የእሳት አደጋ የከተማዋን ቤቶች በቁጥር ከሦስት እጅ አንድ በማውደሙ እስከ ፸ሺ ነዋሪዎችን ውጭ አዳሪ ቤት አልባ አድርጓቸዋል። ፲፱፻፳፩ ዓ/ም - ከፈረንሳይ የተገዛ 'ፖቴዝ' ባለ ሁለት ሞተር የኢትዮጵያ የመጀመሪያው አየር ዠበብ አዲስ አበባአረፈ። ሁለተኛው አየር ዠበብ፣ ከአለማኒያ የተገዛው 'ጁንከርስ' አየር-ዠበብ ወዲያው አከታትሎ ገብቷል። ፲፱፻፶፮ ዓ/ም - የዓለም አቀፍ ኦሊምፒክ ኮሚቴ(International Olympic Committee - IOC) ዘረኛውን የደቡብ አፍሪቃ መንግሥት ‘አፓርታይድ’ በሚል መርሆ የሚያካሂደውን የግፍ አስተዳደር እንዲያወግዝ ያቀረበለትን ጥሪ ባለመቀበሉ በዚህ ዓመት ቶክዮ ከተማ ላይ በተዘጋጀው ፲፰ኛው የኦሊምፒክ ውድድር ላይ እንዳይሳተፍ አገደው። ፲፰፻፴፮ ዓ/ም - ዳግማዊ ዓፄ ምኒልክ ደብረ ብርሃን አካባቢ አንጎለላ ላይ ተወለዱ። (እንግሊዝኛ)Pankhurst,Richard; A Short History of Aircraft in Ethiopia (2012);Pankhurst's Corner: http://www.capitalethiopia.com"} {"id": "10799", "contents": "የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ከአሜሪካ መንግሥት 3ቱ ቅርንጫፎች (ሕግ አውጪው፣ አስፈጻሚው፣ ችሎታዊው) መሀል የ2ኛው ወይም የአስፈጻሚው ቅርንጫፍ ዋና ባለሥልጣን ናቸው። ጆርጅ ዋሽንግተን ቶማስ ጄፈርሰን አብርሀም ሊንከን ዋና መጣጥፍ፦ የአሜሪካ ፕሬዝዳንቶች ዝርዝር ሄርበርት ሁቨር - 1929-1933 እ.ኤ.አ. ፍራንክሊን ሮዘቨልት - 1933-1945 እ.ኤ.አ. (ፍራንክሊን ሮዘቨልት 4 ጊዜ ተመርጠው ከሁሉ የረዘመ ዘመን ነበራቸው። ከዚህ ቀጥሎ በሕዝቡ ድምጽ ብዛት፣ ማንም ፕሬዚዳንት ከ2 ጊዜ በላይ እንዳይመረጥ የአሜሪካ ሕገ መንግሥት 22ኛ ማሻሻያ አንቀጽ ጸና።) ሃሪ ትሩመን (1945-1953 እ.ኤ.አ.) ድዋይት አይዘንሃወር (1953-1961 እ.ኤ.አ.) ጆን ኤፍ ኬኔዲ (1961-1963 እ.ኤ.አ.) (ኬኔዲ አንድ ሙሉ ዘመን ሳይጨርስ ተገደለና ሊንደን ጆንሶን ዘመኑን የጨረሰው ነበር።) ሊንደን ጆንሰን (1963-1969 እ.ኤ.አ.) ሪቻርድ ኒክሰን (1969-1974 እ.ኤ.አ.) ጄራልድ ፎርድ (1974-1977 እ.ኤ.አ.) (ጄራልድ ፎርድ መቸም አልተመረጠም። ፕሬዚዳንት የሆነ በምርጫ ሳይሆን፣ ኒክሰን ማዕረጉን ስለ ተወ ነበር።) ጂሚ ካርተር (1977-1981 እ.ኤ.አ.) ሮናልድ ሬገን (1981-1989 እ.ኤ.አ.) ጆርጅ ኤች ቡሽ (1989-1993 እ.ኤ.አ.) ቢል ክሊንተን (1993-2001 እ.ኤ.አ.) ጆርጅ ደብሊዩ ቡሽ (2001 እ.ኤ.አ.-2009 እ.ኤ.አ.) ባራክ ኦባማ (2009 እ.ኤ.አ.- 2017 እ.ኤ.አ.) ዶናልድ ጆን ትራምፕ"} {"id": "11738", "contents": ""} {"id": "11756", "contents": "ጥቅምት ፲፫ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፵፫ኛው እና የመፀው ፲፰ኛው ዕለት ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፪፻፳፫ ቀናት ሲቀሩ፣ በዘመነ ዮሐንስ፤ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፪፻፳፪ ቀናት ይቀራሉ። በሁንጋሪያ በ፲፱፻፵፱ ዓ.ም ተነስቶ የነበረውን ጸረ ስታሊን ሽብር እና አዲሲቱ የሁንጋሪያ ሪፑብሊክ በ ፲፱፻፹፪ ዓ.ም በአገሪቱ ፕሬዚደንት ማትያስ ስዙሮስ የታወጀበት ዕለት ማስታወሻ የብሔራዊ ቀን ነው። ፲፯፻ ዓ/ም - በታላቋ ብሪታንያ፣ እንግሊዝ እና ስኮትላንድ በሕጋዊ ስምምነት ከተዋሐዱ በኋላ፣ የመጀመሪያው የሕዝብ ተወካዮች ሸንጎ ስብሰባ ተካሄደ። ፲፱፻፬ ዓ/ም - በቱርክና በኢጣሊያ መካከል በነበረው ጦርነት የቱርኮችን የጦር ግንባር ከአየር ለመሰለል የኢጣልያ አውሮፕላን ከሊቢያ ተነሳ። ይሄም ድርጊት አውሮፕላን በጦርነት ላይ ለመጀመሪያ ጊዜ ጥቅም ላይ የዋለበት ዕለት ነው። ፲፱፻፶፬ ዓ/ም - የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት መንግሥት የእስራኤልን መንግሥት ሕጋዊነት እንደሚያውቅና እንደሚያከብር ይፋ አደረገ። ፲፱፻፷፮ ዓ/ም - የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት መንግሥት ከእስራኤል መንግሥት ጋር የነበረውን የ’ዲፕሎማቲክ’ ግንኙነት አቋረጠ። ፲፱፻፳፭ ዓ/ም - የዓለም ሊቀ ሊቃውንት፣ የኪነ ጥበብ ምሑር ኢዮጵያዊው የተከበሩ ሰዓሊ አፈወርቅ ተክሌ፤ አንኮበር ተወለዱ። ፲፱፻፴፫ ዓ/ም - ፔሌ በሚል ቅጽል ስሙ የሚታወቀው የብራዚል እግር ኳስ ተጫውች ኤዲሶን አራንቴስ ዶ ናሲሜንቶ ተወለደ። ፔሌ በዓለም የኦሊምፒክ ሸምቡድ (International Olympic Committee) “የ፳ኛው ክፍለ ዘመን አትሌት” ብሎታል። ፲፰፻፷ ዓ/ም - ግብጻዊው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ሊቀ ጳጳስ አቡነ ሰላማ አርፈው በመቅደላ መድኀኔ ዓለም ቤተ ክርስቲያን ተቀበሩ። ^ መስፍን አረጋ (ዲባቶ)፣ \"ሰገላዊ አማርኛ፤ ፳፻ ዓ.ም መርስዔ ኀዘን ወልደ ቂርቆስ፤ ዕለታዊ የታሪክ ድርጊት - የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን የመጀመሪያው ፓትረያርክ (፲፱፻፶፩ ዓ/ም) (እንግሊዝኛ)"} {"id": "38603", "contents": "በርሃሌ (ወረዳ) በአፋር ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "38609", "contents": "አሳይታ (ወረዳ) በአፋር ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "11477", "contents": "ዴቪድ ሊቪንግስተን፣ ታዋቂ ሀገር አሳሽ፣ በ19 ማርች 1813 እ.ኤ.አ. ከአባታቸው ኒል ሊቪንግስተን እና ከእናታቸው ወይዘሮ አግነስ በታላቅዋ ብሪታንያ ግዛት ስኮትላንድ ተወለዱ። በህክምና ሚሲዮንነቱ ታዋቂ የነበረወን የለንደን ሚሲዮናዊ ማህበር ተቀላቅለው በዲሴምበር 1840 እ.ኤ.አ. ለኩሩማን በአሁኑዋ ደቡብ አፍሪካ መርከብ ተሳፈሩ። በዳሰሳቸውም በዚምባብዌ እና በዛምቢያ ድንበር ላይ የሚገኘውን ሞሲ ኦዋ ቱንያ ወይንም በተለምዶው ቪክቶሪያ ፏፏቴን የጎበኙ የመጀመሪያው አውሮፓዊ ሆነዋል። በዳሰሳ ላይ ሳሉ ለአመታት ሲያሰቃያቸው የነበረው የወባ አና ተቅማጥ በሽታ በሜይ 1 1873 እ.ኤ.አ. በዛምብያ ሃገር ለህልፍተ ህይወት በቁ። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "11519", "contents": "ታክሎባን (ታጋሎግኛ፦ Tacloban) በፊልፒንስ የሆነ ወደብ ከተማ ነው። ከማኒላ 360 ማይል ያሕል ይርቃል። የለይቴ ክፍላገር መቀመጫ ነው። ከዚህ በላይ የምሥራቅ ቪሳያስ አውራጃ ማእከል ነው። የቀድሞው ስሙ ካንካባቶክ ነበረ። በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ category:Tacloban City የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ።"} {"id": "11585", "contents": "ቦሩ ሜዳ በቀድሞ ወሎ የሆነ ትልቅ ገበያ ከተማ ነው። በመጋቢት 18 ቀን 1870 ዓ.ም. በቦሩ ሜዳ ላይ የሸዋ ንጉሥ (ምኒልክ) ለንጉሠ-ነግስት ዮሐንስ አራተኛ ተገዥ እንደሆኑ ቃላቸውን ገቡ። በምላሽም ዮሐንስ በሸዋ ላይ የምኒልክን ንጉሥነት ተቀበሉ። ዮሐንስ በቦሩ ሜዳ ቤተክርስቲያንን ሠርተው በግንቦት 1870 አንድ ታላቅ የተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ስብሰባ ተፈጸመበት። በዚህ ስብሰባ «የጸጋ ልጅ» ወይም «ሦስት ልደት» የተባለ ትምህርት ተከታዮች ከእንግዲህ እንደ ሃራ ጤቃ ይቆጠራሉ የሚል አዋጅ ወጣ። ከዚህ በላይ በአጼ ዮሐንስ ትእዛዝ ዘንድ የእስላም ሃይማኖት ለወሎ መኳንንት በግድ ተከለከለ። ይህ ከባድ ቃል ግን በሚከተለው ንጉሠ ነገሥት በ2 ምኒልክ አዋጅ ተሠረዘ። ስመ ጥሩ መምህር የሆኑት አለቃ አካለ ወልድ በወሎ ያለውን በተክርስቲያን በማጽናት እንዲረዱ ተመረጡ። በቦሩ ሜዳ ላይ የትምህርት ማእከል መሠረቱ። ቦሩ ሜዳ ሥላሴ የቤተክርስቲያን ከፍተኛ ትምህርት ማእከል ሲሆን ታውቆ ተማሪዎች ከአገሩ ሁሉ ወደዚያ ይመጡ ነበር። http://web.archive.org/web/20070616233951/http://www.nai.uu.se/library/resources/dossiers/local_history_of_ethiopia/B/ORTBON.pdf - በእንግሊዝኛ"} {"id": "11936", "contents": "ቫሌሪ ጊስካር ዴስቴን (1966-1973) (በ ፈረንሳይኛ ፡ Valéry Giscard d'Estaing) 20ኛ የፈረንሣይ ፕሬዚዳንት ነበሩ።"} {"id": "11990", "contents": "ኅዳር ፳፪ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፹፪ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፪፻፹፬ ቀናት በ ዘመነ ዮሐንስ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፪፻፹፫ ቀናት ይቀራሉ። ፲፱፻፫ ዓ/ም - የአዲስ አበባ ከተማ የመጀመሪያው የመድሐኒት መደብር (ፋርማሲ)፣ ዶክቶር ሜራብ በተባለ፣ የጆርጂያ ተወላጅ፤ የጊዮርጊስ ፋርማሲ ወይም የጆርጂያ ፋርማሲ (Pharmacie la Géorgie) በሚል ስም ተሠይሞ በዚህ ዕለት ተከፈተ። ፲፱፻፵፰ ዓ.ም. በአላባማ ግዛት ውስጥ በሞንትገመሪ ከተማ፣ ልብስ ሰፊዋ ሮዛ ፓርክስ ወጥቶ እብስ ላይ መቀመጫዋን፣ (በወቅቱ ዘረኛ የከተማዋ ሕግ መሠረት)፣ ለነጭ ሰው አልለቅም በማለቷ የ”ሞንትገመሪ ወጥቶ እብስ አድማ” ተከሰተ። ፲፱፻፶፩ ዓ.ም. የፈረንሳይ ቅኝ ግዛት የነበረችው የመካከለኛው አፍሪካ ሪፑብሊክ በዛሬው ዕለት ነጻነቷን ተቀዳጀች። ፲፱፻፹፫ ዓ.ም. በእንግሊዝ ባህር ስር በብሪታንያ እና በፈረንሳይ አገሮች መካከል የውስጠ መሬት የባቡር መሥመር የተመሠረተበት ቡርቦራ ከባሕሩ በታች አርባ ሜትር ጥልቀት ላይ ተገናኘ። ፲፱፻፺፬ ዓ.ም. የኢትዮጵያ አየር መንገድን የመሠረተው የአሜሪካው ትራንስ ወርልድ አየር መንገድ (Trans World Airlines) ከሰባ ስድስት ዓመታት አገልግሎት በኋላ በአሜሪካ አየር መንገድ (American Airlines) ተገዛ። ፲፱፻፭ ዓ.ም. በኒው ዮርክ ከተማ በ፲፱፻፺፬ ዓ.ም. በሽብርተኛ አመጸኞት የወደሙትን ‘የዓለም የንግድ ማዕከል” (World Trade Center) የሚባሉትን መንታ ሕንጻዎች የነደፈው ሚኖሩ ያማሳኪ የተባለ ‘ትውልደ ጃፓን’ አሜሪካዊ በሲያትል ከተማ ተወለደ። ፲፱፻፷፮ ዓ.ም. የእስራኤልን ሉዐላዊ አገር የመሠረተውና የአገሪቱ የመጀመሪያው ጠቅላይ ሚኒስቴር ዳዊት ቤን ጉርዮን በሰማንያ ሰባት ዓመቱ አረፈ። ፲፱፻፹፯ ዓ.ም. ታዋቂው ደራሲ ፥ የሥነ ጽሑፍ መምሕር ፥ ገጣሚ እና የተውኔት ጠቢብ የነበረው ዳኛቸው ወርቁ (እንግሊዝኛ) http://en.wikipedia.org/wiki/December_1 (እንግሊዝኛ) http://news.bbc.co.uk/onthisday/hi/dates/stories/december/1/newsid_2492000/2492775.stm"} {"id": "11996", "contents": ""} {"id": "12008", "contents": "ኅዳር ፴ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፺ኛው ቀን እና የወሩ መጨረሻ ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፪፻፸፮ ቀናት በ ዘመነ ዮሐንስ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፪፻፸፭ ቀናት ይቀራሉ። ፲፰፻፴፭ ዓ/ም በአንኮበር እና ዙሪያዋ የተከሰተው የመሬት እንቅጥቅጥ ከተማዋን አወደማት። ፲፰፻፸፭ ዓ/ም በሉዊዚያና ግዛት ‘ ፒ. ቢ. ኤስ. ፒንችባክ’ የመጀመሪያው ጥቁር አሜሪካዊ ገዥ ሆነ ። ፲፰፻፺፰ ዓ/ም በፈረንሳይ መንግሥትን እና ቤተ ክርስቲያንን የሚለየው ህግ ጸደቀ። ፲፱፻፶፬ ዓ/ም የቀድሞዋ ታንጋኒካ ከብሪታንያ ነጻነቷን ተቀዳጀች። ከነጻነት በኋላ በዚሁ ዕለት በ፲፱፻፶፯ ዓ/ም ታንጋኒካ ከዛንዚባር ጋር ተዋሕዳ የዛሬይቱን የታንዛኒያ ሪፑብሊክ መሠረቱ። ፲፱፻፹፫ ዓ/ም በፖሎኝ አገር ሌክ ቫሌሳ የመጀመሪያው በሕዝብ የተመረጠ ፕሬዚደንት ሆነ ። ፳፻፩ ዓ/ም በአሜሪካ የኢሊኖይ ገዥ ሮድ ብላጎዬቪች በብዙ ወንጀሎች ተከሶ በፌዴራል ህግ አስከባሪዎች ተያዘ። ፈጽሟል ከተባሉት ወንጀሎች አንዱ በፕሬዚደንትነት የተመረጡትን የባራክ ኦባማን የእንደራሴዎች ምክር ቤት (United States Senate) አባልነት በገንዘብ ሊሸጥ ሞክሯል በመባል ነው ። ፲፱፻፱ ዓ/ም ስመ ጥሩው አሜሪካዊ የፊልም ተዋናይ ከርክ ዳግላስ ፲፰፻፵፰ ዓ/ም የሸዋው ንጉሥ እና የዳግማዊ ዓፄ ምኒልክ አባት ንጉሥ ኃይለ መለኮት በኃይል ሊያስገብሯቸው ከመጡት ከዓፄ ቴዎድሮስ ጋር ለጦርነት ሲዘጋጁ በድንገት ታመው አረፉ። (እንግሊዝኛ) Gouin Pierre, EARTHQUAKE HISTORY of ETHIOPIA and the HORN OF AFRICA, IDRC publication, p34, Ottawa, Ont.,(1979) (እንግሊዝኛ) http://en.wikipedia.org/wiki/December_9"} {"id": "50177", "contents": "መጽሐፈ ምሳሌ በብሉይ ኪዳን ውስጥ ከንጉሥ ሰሎሞን መጻሕፍት አንዱ ነው። : ይህ ፡ አጭር ፡ ሃይማኖት ፡ ነክ ፡ ጽሑፍ ፡ መሠረት ፡ ወይም ፡ መዋቅር ፡ ነው። እርስዎ ፡ ሊያስፋፉት ፡ ይችላሉ!"} {"id": "14684", "contents": "(በአምሳሉ መላከ ብርሃን) ኢትዮጵያ ከምትታወቅባቸው በርካታ ባህላዊ አና ታሪካዊ እሴቶች መካከል የሕዝቦች ባህላዊ አለባበስ አንዱ ነው። ይህ ባህላዊ አለባበስ ደግሞ በአመዛኙ የሽመና ሥራ ውጤት ነው። የሽመና ሥራ በሀገራችን መቼና እንዴት እንደተጀመረ በትክክል የሚገልጽ የጽሑፍ መረጃ ባይኖርም ከሺ ዓመታት በላይ ዕድሜ እንዳለው አንዳንድ ጽሑፎች ይጠቁማሉ። በሀገራችን የሺ ዓመታት በላይ ዕድሜ ያስቆጠረው የሽመና ሥራ በአዲስ አበባ በስፋት የተዋወቀው ከጋሞ ተራራማ ቦታዎች ወደ አዲስ አበባ በተለያዩ ምክንያቶች በመጡ የጋሞ ማሕበረሰብ አባላት አማካይነት ከ፲፰፻፺፰ ዓ.ም. ጀምሮ ነው። በዚህ ዓመተ ምሕረት ዳግማዊ ዓፄ ምኒልክ ጋሞ ጎፋን የግዛታቸው አካል ከማድረጋቸው ጋር ተያይዞ ንጉሡ ከማሕበረሰቡ አባላት መካከል ወታደሮችን እና አገልጋዮችን መልምለው ወደ አዲስ አበባ መመለሳቸውን የተለያዩ ጥናቶች ይጠቁማሉ። በተጨማሪም በአዲስ አበባ ውስጥ በርካታ የመሠረተ ልማት ግንባታዎች እየተስፋፉ መምጣታቸው ከርዕሰ ከተማዋ የገበያ ፍላጎት ጋር ተዳምሮ ከተለያዩ የአገሪቱ አካባቢዎች የጉልበት ሠራተኞች ወደ አዲስ አበባ መጥተዋል። ከእነዚህም መካከል የጋሞ ተወላጆች ይገኙበታል። ሦስተኛው ምክንያት የጋሞ ተወላጆች ለዓፄ ምኒልክ ግብር ለማስገባትና አቤቱታቸውን ለማቅረብ ወደ መዲናዋ በብዛት መምጣት ነበር። በሌላ በኩል በቀለ ዘለቀ (፲፱፻፸፫ ዓ/ም) እንዳስገነዘቡት ከሰላሳ እስከ ሃምሳ ሺህ የሚሆኑ የጋሞ ተወላጆች በ፲፱፻ ዓ/ም."} {"id": "2270", "contents": "ፕሬስኮት (Prescott) በያቫፓይ ካውንቲ፥ አሪዞና፥ ዩናይትድ ስቴትስ የሚገኝ ከተማ ነው። በ2000 እ.ኤ.አ. የከተማው ሕዝብ ብዛት 33,938 ነበር። ከተማው የያቫፓይ ካውንቲ መቀመጫ ነው። ከ1863 እ.ኤ.አ. እሰከ 1867 ድረስ ወደ ቱሣን ከመለወጡ በፊት የአሪዞና ዋና ከተማ ነበር። በ1877 እ.ኤ.አ. ፕሬስኮት እንደገና የአሪዞና ዋና ከተማ ሆነ። በ1889 እ.ኤ.አ. ግን ዋና ከተማው ወደ ፊኒክስ፥ አሪዞና ተለወጠ። ፕሬስኮት በ34°34'6\" ሰሜን እና 112°27'41\" ምዕራብ ይገኛል። 96.6 ካሬ ኪ.ሜ. ቦታ ሲሸፍን ከዚህ ውስጥም 0.6 ካሬ ኪ.ሜ በውሃ ተሸፍኗል። 1,645.92 ሜትር ከባሕር ወለል በላይ ይገኛል። በ2000 እ.ኤ.አ. 33,938 ሰዎች ፣ 15,098 ቤቶች እና 8,968 ቤተሰቦች በከተማው ይገኛሉ። የሕዝብ ስርጭት 353.5 በ1 ካሬ ኪ.ሜ. ነው። እነዚህ የትምህርት ተቋሞች በፕሬስኮት ይገኛሉ፦ ያቫፓይ ኮምዩኒቲ ኮሌጅ ፕሬስኮት ኮሌጅ ኢምብሪ-ሪድል ኤሮናቲካል ዩኒቨርስቲ ምዕራብ ካምፓስ"} {"id": "2312", "contents": "ዊንድሁክ ሆዜ ኩታኮ ዓለምአቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ (Windhoek Hosea Kutako International Airport) የናሚቢያ ዋና ዓለምአቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ነው። አውሮፕላን ማረፊያው 45 ኪሜ ከዊንድሁክ ወጣ ብሎ ይገኛል። በየዓመቱ ከ400 ሺህ በላይ መንገደኞችን ያስተናግዳል። የሀገር ውስጥ በረራዎች ወደዚህ አውሮፕላን ማረፊያ አይመጡም፤ ምክንያቱም እነዚህ በረራዎች በዊንድሁክ ኢሮስ አውሮፕላን ማረፊያ ይስተናገዳሉ።"} {"id": "12326", "contents": "በታይ ባህል መሰረት እያንዳንዱ የሳምንት ቀን የራሱ የሆነ ቀለም ተሰጥቶታል። በዚህም መሰረት፦ እሁድ ቀይ ሰኞ ቢጫ ማክሰኞ ሮዝ ረቡዕ አረንጓዴ ሓሙስ ብርቱካንማ አርብ ሰማያዊ እና ቅዳሜ የወይን ጠጅ ቀለም አላቸው።"} {"id": "12338", "contents": "የመሬት መንቀጥቀጥ (ወይም ርዕደ መሬት) በመሬት ውስጥ በታመቀ ሃይል ልቀት የተነሳ ሲሰሚክ ሞገዶች ወይም seismic waves በሚባሉ ሞገዶች አማካኝነት የሚመጣ የተፈጥሮ አደጋ ነው። አደጋው በ ሬክታር የመለኪያ መሳሪያ የሚለካ ሲሆን ሲስሞግራፍ ወይም ሲስሞሜትርም ለመለኪያነት ያገለግላሉ።"} {"id": "12368", "contents": "መንገድ ቅየሳ (እንግሊዝኛ፦ surveying ሰርቬይንግ) በአጠቃላይ የመሬት ቅየሳ ወይም በመሬት ላይ የሚካሄድ የቅድመ ምህንድስና ጥናት ነው። በመሬት ላይ ያሉ ቦታዎችን አንግሎችን ርቀቶችን የሚያጠና ሙያ ነው።"} {"id": "13172", "contents": "ጋን ኢትዮጵያ ውስጥ ለውሃ መያዣ ለጠላ መጥመቂያ እንዲሁም ለጠጅ መጣያ የሚያገለግል ከሸክላ የሚሰራ አንገት ያለው ከስሩ ክብ የሆነ፣ ባብዛኛው ጠቆር ያለ መልክ ያለው እቃ ነው። በይዘቱ ከገንቦ ሆነ ከእንስራ ይተልቃል።"} {"id": "2462", "contents": "ጊኔ-ቢሣው የምዕራብ አፍሪካ ሀገር ነው። የጊኔ-ቢሣው ብሄራዊ ቋንቋ ፖርቱጊዝኛ ሲሆን ፉላኒኛ፣ ባላንታኛ እና ማንዲንግኛ በብሔሮቻቸው ይነገራሉ። የጊኔ ቢሣው ፖርቱጊዝኛ ክሬዮል መደበኛ ነው። ከሀገሩ ኗሪዎች 45% ያህል የእስልምና ተከታዮች (በተለይ ሱኒ)፣ 22% ያህል የክርስትና አማኞች (በተለይ ካቶሊክ)፣ 31 % አካባቢ ኗሪ አረመኔ እምነቶችን ይከተላሉ። በጊኔ-ቢሳው ባሕል በርካታ የሙዚቃ ስልቶች በተለይም ጉምቤ የሚባለው ስልት አሉ። የሀገሩ ባሕላዊ አበሳሰል ሩዝ፣ ጥቁር-ዓይን አተር፣ ኮቴሃሬ፣ ስኳር ድንች፣ ካሳቫ፣ ሽንኩርት፣ ቲማቲም፣ ሙዝ ጥብስ፣ ኮረሪማ ይመርጣል። እግር ኳስ ከሁሉ የተወደደው እስፖርት ነው። ወደ ውጭ አገር የሚላኩ ሸቀጦች በተለይ ዓሣ፣ ኦቾሎኒና ሌላ ለውዝ አይነቶች፣ እንጨት ናቸው። በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ ጊኔ-ቢሳው የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "2474", "contents": "1 January 2002 - 10 September 2002 እ.ኤ.ኣ. = 1994 አ.ም. 11 September 2002 - 31 December 2002 እ.ኤ.ኣ. = 1995 አ.ም."} {"id": "13196", "contents": "ጭራ በኢትዮጵያ የሚገኙ አባቶች ራሳቸውን ከዝንብ እና መሰል ነፍሳቶች ለመከላከል የሚጠቀሙበት መሳሪያ ነው። ይህ መሣሪያ በአብዛሃኛው ጊዜ የሚዘጋጀው ከአጭር፡ ጨንካራ ሽቦ እና የፈረስ ጭራ ነው። ጭራ ከላይ እንደተገለጸዉ ከፈረስ ጭራ የሚሰራ ስለሆነ ጅራት የሚለውን ቃል ይተካል፡፡ አንዳንድ ጊዜ ጭራ የሚለውን ቃል ከኃላ፤ኃላ ቀር ለማለት እንጠቀምበታለን፡፡ከፈረስ ጭራ የሚሰራ ስለሆነ ጅራት የሚለውን ቃል ይተካል፡፡ አንዳንድ ጊዜ ጭራ የሚለውን ቃል ከኃላ፤ኃላ ቀር ለማለት እንጠቀምበታለን፡፡"} {"id": "13238", "contents": "ተራራ ማለት ከከባቢው መልክዓ ምድር ከፍ ብሎ የሚገኝ በኩርባ (slope) ከቁልቁልት ከፍ ያለ ነው። የተራራ ጥናት ኦሮግራፊ ይባላል። በምድር ላይ ካሉት ተራሮች ሁሉ ከፍተኛው ኤቨረስት ሲሆን በኔፓል፣ ቻይናና ቲቤት ይገኛል። ከፍታውም ባህር ወለል 8፣848 ሜትር ነው። በፀሓይ ሥርዐተ-ፈለክ ታላቁ ተራራ ማርስ ውስጥ የሚገኘው ኦሊምፐስ ሞንስ ነው ከፍታውም 2፣171 ሜትር ነው።"} {"id": "13268", "contents": "አሌ ሆይ አላሌ ሆይ ልጆች እግራቸውን ዘርግተው በመደዳ መሬት /ወለል ላይ ይቀመጣሉ። አጫዋች ወይም ከተጫዋቾቹ አንዱ የግር ጠቋሚ ይሆንና በሚዘመረው አንድ ቃል አንድ እግር ይጠቁማል። በመጨረሻው ቃል የሚጠቆመው እግር ይሰበሰብና ከጨዋታ (ከጥቆማ) ውጪ ይሆናል። ጨዋታው እየተደጋገመ ሁለቱም እግሩ የተጠቆመበት (ቁልቢት ያረፈችበት) ልጅ ከጨዋታው ይወጣል። እንዲህ እየተባለ አንድ ልጅ እስኪቀርና አሸናፊ እስኪሆን ጨዋታው ይቀጥላል። አሌ ሆይ አላሌ ሆይ ገረዴን አያችሁ ወይ ገረዴን ማርያም ስማ በርኩማ አሸክማ በርኩማ የዳገቴ የሸማ ቅዳዶቴ ቀድጄ ቀዳድጄ ሰጠኋት ላበልጄ አበልጅ ብትወደኝ ጨረቃ ሳመችኝ ጨረቃ ድንቡል ቦቃ አጤ ቤት ገባች አውቃ አጤ ቤት ያሉ ልጆች ፈተጉ ፈታተጉ በቁልቢት አስቀመጡ ቁልቢት ከስንዴ ቆሎ ከዳቦ ቆሎ ይችን ትተሽ ይቺን አንሺ ቶሎ አሌሆይ .......... አንድ እግር ይጠቆማል አላሌሆይ ........ ሁለተኛ እገር ይጠቆማል .. ገረዴን ..............3ኛ እግር አያችሁ ወይ ....4ኛ እግር .....እንዲህ እያለ ይቀጥላል ይችን አንሺ ቶሎ ተብሎ የተጠቆመው እግር ይሰበሰባል፤ የተሰበሰበው እግር ከጨዋታ ውጪ ነው አይጠቆምም። ጨዋታው ይደገማል ። ጨዋታው ከወጣው እግር ቀጥሎ ባለው እግር እንደገና ይጀምራል ። ሁለቱም እግሮቹ የተጠቆሙበት ከጨዋታ ይወጣል ። ሁሉ ወጥተው አንድ አሸናፊ ልጅ ብቻ እስከሚቀር ይቀጥላል ። ልጆቹ ግጥሙን አውቀው ሁሉም ባንድ ላይ ሲሉት ደማቅ ጨዋታ ይወጣዋል ። አዘማመሩ እንደ «ሀ -ግዕዝ ሁ -ካዕብ» አባባል ዜማ ነው"} {"id": "14876", "contents": "ለሴት ልጅ እስከአርባ ቀን ሞቷን ከዚያ ወዲያ ሀብቷን የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "14882", "contents": "ለሸማኔ ማገጃ ስለት ማረጃ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "14888", "contents": "ለቀላል ሰው ምስጢር መንገር በቀዳዳ ጤፍ መቋጠር የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሁለቱም አይቋጥሩም ነው ምሳሌው።"} {"id": "14900", "contents": "ለቅልብልብ አማት ሲሶ በትር አላት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "14906", "contents": "ለበግ ደጋ ለምቾት አልጋ የአማርኛ ምሳሌ ነው። በጎች በደጋ እንደሚራቡ ያሳያል።"} {"id": "14912", "contents": "ለቤት ባላ ለችግር ነጠላ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "14918", "contents": "ለብልህ አይነግሩ ካልጠየቀ በስተቀር የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "14924", "contents": "ለተራበ ቂጣ ለተጠማ ዋንጫ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "14930", "contents": "ለተባባሰው ማጭድ አታውሰው የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሆድ ለባሰው ማጭድ አታውሰው"} {"id": "14948", "contents": "ለአቤቱታ የለው ይሉኝታ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያለይሉኝታ አቤቱታ እንደሚካሄድ ያሳያል። ዋናው ትርጉሙ ግን ያለይሉኝታ አንድን ነገር ማድረግ ሲያስፈልግ ማበረታቻ ተረትና ምሳሌ ነው።"} {"id": "14954", "contents": "ለአይን የሚከፋ ለአፍንጫ ይከረፋ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሲያዩት ያላማረ ሲበሉት ያቅራል ከሚለው ጋር ተቀራራቢ ትርጉም አለው።"} {"id": "14960", "contents": "ለእሳት እንጨት ካልነሱት አይጠፋም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "14972", "contents": "ለአዋጅ ነጋሪት ለጥጥ ልቃቂት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "14978", "contents": "ለክፋት ያደለው አሳዳጊ የበደለው የአማርኛ ምሳሌ ነው። በትክክል ያላደገ ልጅ ክፋት ያደርጋል። ልጅን በጥሩ ሁኔታ ማሳደግን የሚመክር።"} {"id": "11927", "contents": "ፖል ዴሻኔል (1912-1913) (በ ፈረንሳይኛ ፡ Paul Deschanel) 11ኛ የፈረንሣይ ፕሬዚዳንት ነበሩ።"} {"id": "12005", "contents": "ኅዳር ፳፰ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፹፰ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፪፻፸፰ ቀናት በ ዘመነ ዮሐንስ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፪፻፸፯ ቀናት ይቀራሉ። ፲፱፻፴፬ ዓ.ም. የጃፓን ንጉሠ ነገሥት የባሕር ኃይል የአሜሪካንን የሰላማዊ ውቅያኖስ የባሕር ኃይል እና አብሮ የተሰለፈውን የጦር ኃይል በ ሃዋይ ደሴቶች ላይ ባለችው ፐርል ሃርበር ‘Pearl Harbour’ በተሰኘችው ወደብ ላይ እንዳሉ ከፍተኛ አደጋ ጥላባቸው አሜሪካን የሁለተኛው ዓለም ጦርነት ውስጥ እንድትገባ የገፋፋትን ታሪካዊ ሁኔታ ከሰተች። ፲፱፻፸፪ ዓ.ም. በሮዴዥያ የሽግግር መንግሥትን እንዲያስተዳድሩ የተመረጡት የዊንስተን ቸርችል አማች የነበሩት እንግሊዛዊው ‘ሎርድ ሶምስ’ (Lord Soames) እጩነታቸው ይፋ ተደረገ። ፲፱፻፹፰ ዓ.ም. የአሜሪካ የጠረፍ መንኲራኩር ‘ጋሊሌዎ’ ከምድር በተተኮሰች በስድስት ዓመቷ ጁፒተር ዘንድ ደረሰች። ፲፱፻፹፮ ዓ.ም. አገራቸውን አይቮሪ ኮስትን ከፈረንሳይ ነጻነቷን ከተቀዳጀችበት ፲፱፻፶፫ ዓ.ም. እስከ ዕለተ ሞታቸው ድረስ በፕሬዚደንትነት የመሩት ፊሊክስ ሁፌ ቧኜ በተወለዱ በ ሰማንያ ስምንት ዓመታቸው አረፉ። (እንግሊዝኛ) http://news.bbc.co.uk/onthisday/hi/dates/stories/december/7/newsid_2535000/2535763.stm"} {"id": "50681", "contents": "አምሳል ምትኬ የኢትዮጵያ ታዋቂ ዘፋኝ ስትሆን ብዙ ባሕላዊ እና ዘመናዊ የሙዚቃ ስራወችን በማቅረብ ትታወቃለች። ድምጻዊት አምሳል ምትኬ በጎንደር ከተማ ተወለደች ። አትነካኩኝ አበረረኝ ልዩ ሰው አውዳመት መላ በል እንደ ቤተልሔም ፍቅርን ይዤ ወይ ወሎ እንደ ሺህ የሚቆጠር"} {"id": "50687", "contents": "ቫቺራሮኛጋኮና (1952-) ከ2016 ዓ.ም. እስከ ድረስ የታይላንድ አገር መሪ ነበር። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "15080", "contents": "ታኅሣሥ ፭ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፺፭ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፪፻፸፩ ቀናት በ ዘመነ ዮሐንስ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፪፻፸ ቀናት ይቀራሉ። እንዲሁም የአቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ የልደት ቀን ነው ፲፱፻፴፱ ዓ/ም የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዋና ጽሕፈት ቤቱ በኒው ዮርክ ከተማ እንዲሆን ወሰነ። ፲፱፻፶፫ ዓ/ም በወንድማማቾች መንግሥቱ ንዋይ እና ገርማሜ ንዋይ የተሰነጸጸው የታኅሣሥ ግርግር መፈንቅለ መንግሥት ዓላማውን ይፋ አደረገ። አብሮም የለውጥ ፈላጊ ናቸው የሚባሉትን ልዑል ራስ እምሩ ኃይለ ሥላሴን በጠቅላይ ሚኒስትርነት መሾማቸውንና አልጋ ወራሹን መርዕድ አዝማች አስፋ ወሰንን (“አስገድደው”) በማስማማትም መንግሥት በቆረጠላቸው ደመወዝ እየተዳደሩ ለሕገ መንግሥት የሚገዙ ንጉሥ ሆነው እንደሚያገለግሉ እራሳቸው ለሕዝቡ በራዲዮ እንዲያስተላልፉ አደረጉ። ፲፱፻፶፬ ዓ/ም ታንዛንያ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት አባል ሆነች። ፲፱፻፺፮ ዓ/ም የቀድሞው የኢራቅ ፕሬዚደንት ሳዳም ሁሴን ጉድጓድ ውስጥ ተደብቀው ተገኝተው በአሜሪካ ሠራዊት ቁጥጥር ስር ዋሉ። ፲፱፻፺፱ ዓ/ም የደቡብ ኮርያው ተወላጅ፣ ባን ኪ ሙን ስምንተኛው የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዋና ጸሐፊ ሆኑ። ፲፱፻፷፬ ዓ/ም ዲክ ታይገር (ሪቻርድ ኢሄቱ) የሚባለው ናይጄሪያዊ ቦክሰኛ በተወለደ በ ፵፪ ዓመቱ በጉበት ነቀርሳ ምክንያት አረፈ። ዲክ ታይገር የባያፍራን የመገንጠል ሙከራ ደጋፊ ነው በሚል ወደአገሩ እንዳይመለስ ተከልክሎ በስደት አሜሪካ ይኖር ነበር። (እንግሊዝኛ) http://en.wikipedia.org/wiki/December_14 (እንግሊዝኛ) http://news.bbc.co.uk/onthisday/hi/dates/stories/december/14/ (እንግሊዝኛ) http://www.nytimes.com/learning/general/onthisday/20091214.html"} {"id": "15146", "contents": "ለትልቅ ነገር ታጭቶ መና የቀረን ነገር መግለጫ"} {"id": "15152", "contents": "ጥቅመኝነትን የሚያበረታታ ምሳሌ።"} {"id": "12107", "contents": "ሰኔ ፳፫ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪፻፺፫ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፸፫ ቀናት በ ዘመነ ዮሐንስ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፸፪ ቀናት ይቀራሉ። ፲፭፻፶፭ ዓ/ም የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት ዓፄ ገላውዴዎስ በዘመኑ የካቶሊክ ዕምነት ተከታዮች የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን <<ኦሪታዊ’ ናት>> እያሉ ስም የማጥፋት ዘመቻቸውን በመከላከል፣ ዳሞት ላይ የተጻፈ የሃይማኖቱን እውነትነት የሚገልጽ ውሳኔ ፈረመ። ፲፱፻፳፰ ዓ/ም - የፋሺስታዊ ኢጣልያ ሠራዊት ኢትዮጵያን በግፍ ወሮ ማስተዳደር ከጀመረ በኋላ እና ንጉሠ ነገሥቷ ከተሰደዱ በኋላ፤ ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ዠኔቭ በሚገኘው የዓለም መንግሥታት ማኅበር ላይ ተገኝተው የኢጣልያን ግፈኝነትና የኢትዮጵያን አቤቱታ አሰሙ። ፲፱፻፶፪ ዓ/ም - የኮንጎ ሪፑብሊክ (ኮንጎ ሊዮፖልድቪል/የቤልጂግ ኮንጎ) ከቤልጂግ ቅኝ ግዛትነት ነፃነቷን አወጀች። ዮሴፍ ካዛቩቡ የአገሪቱ የመጀመሪያው ፕሬዚደንት ሆኑ። http://ethiopianorthodox.org/amharic/miscellenous/betekirstiansetefeten/abbawtinsae/claudiusdeclaration.pdf (እንግሊዝኛ) Dugan, James and Lafore, Laurence; \"Days of Emperor & Clown\"; Doubleday (1973), p 292"} {"id": "12998", "contents": "ኢትዮጵያ ውስጥ የሚሰራ የምግብ አይነት ሲሆን፣ የሚሰራውም ከስንዴ፣ ባቄላ እና አተር ነው። ንፍሮ የካሳሁን የምግብ"} {"id": "13004", "contents": "ኢትዮጵያ ውስጥ የሚሰራ የምግብ አይነት ሲሆን፣ የሚሰራውም ከወተት ነው። በተር ሚልክ በድስት ጥዶ ማፍላት, መፍላት ሲጀምር ዮገርት 2% መጨመር ና አብሮ ማፍላት በመካከለኛ ሙቀት መሆን አለበት, አይቡ ከውሃው ተለይቶ መንሳፈፍ ሲጀምር ከተጣደበት አውጥቶ እስኪቀዘቅዝ መጠበቅ, በማጥለያ ውሃውን ከዐይቡ መለየት , ፍሪዝር(በረዶ በት )ማቅዝቀዝ' አውጥቶ ከተፈለገው የምግብ አይነት ጋር መመገብ. 1 ውይም 2 % በተር ሚልክ እና 2% ዮገርት , መለስተኛ ድስት ,ማጥለያ ,አይቡንማስቅመጫ ጎድጋዳ ሳህን ይህ ከላይ የተገለጥጸው አሰርራር በ ሰሜን አመሪካ ለሚኖሩ እትዮጵያኖች የሚረዳ ተብሎ የታሰበ ነው"} {"id": "13016", "contents": "ኢትዮጵያ ውስጥ የሚሰራ የምግብ አይነት ሲሆን፣ የሚሰራውም ከቋንጣን እንጀራፍርፍር ነው። መጀመሪያ አንድ በደቃቁ የተከተፈ ቀይ ሽንኩርት በጥቂት ዘይት እናበስላለን፡፡ በመቀጠል አንድ የሾርባ ማንኪያ በርበሬ ጨምረን በደንብ እናበስለዋለን፡፡ በመቀጠል አንድ ትልቅ ቲማቲም በደቃቁ የተከተፈ ተጨምሮ ይበስላል፡፡ሁሉት ፍሬ በደቃቁ የተከተፈ ነጭ ሽንኩር እንጨምራለን፡፡ በደንብ ደርቆ የተዘጋጀውን ቋንጣ እንጨምርና ጥቂት ካበሰል በኋላ ሁለት የቡና ስኒ ውሃ በልኩ ጨምረን በለምለም እንጀራ አፈርፍረን ለገበታ እናቀርባለን፡፡"} {"id": "13022", "contents": "ኢትዮጵያ ውስጥ የሚሰራ የምግብ አይነት ሲሆን፣ የሚሰራውም ከሱፍስንዴና አንድ አንድ ጊዜም ሽምብራ ቆሎ ነው።"} {"id": "12215", "contents": "ነፕቲዩን፡ (ምልክት፦) መሬት በምትገኝበት ማለትም ሚልክ ዌይ ተብሎ በሚጠራው ረጨት ወይም የከዋክብት ስብስብ ውስጥ የሚገኝ ፕላኔት ነው። ይህ ፕላኔት ከፀሐይ ባለው ርቀት 8ኛ ( ስምንተኛ ) ነው። ከበፊቱ ኣጣርድ፣ ቬነስ፣ መሬት፣ ማርስ፣ ጁፒተር፣ ሳተርን እና ኡራኑስ የተባሉ ፕላኔቶች ይገኛሉ። ኸበስተኋላው ደግሞ ትንሹ ፕሉቶ ይገኛል። ይህ ፕላኔት በዚህ ረጨት ውስጥ ከሚገኙ ፕላኔቶች በግዝፈቱ የአራተኛነትን ደረጃ ይይዛል። ግዙፍ የ ጋዝ ክምችት እንደሆነ ይታመናል። በ ረጨቱ ውስጥ የጋዝ ክምችት የሆኑት ፕላኔቶች ጁፒተር፣ ኡራኑስ፣ ሳተርን እና ራሱ ነፕቲዩን ናቸው። በዚህም የተነሳ ጆቪያን ወይም ጁፒተርን መሳይ እየተባለ ይጠራል። በአብዛሃኛው ሃይድሮጅን እና ሂሊየም ከተባሉ ንጥረነገሮች የተሰራ ነው።"} {"id": "12299", "contents": "ፅኑ \"ጵንኤል\" ከሚለው የሚባል የግዕዝ ቃል የተወሰደ ሲሆን ትርጉሙም በመጽሃፍ ቅዱስ ትሰጥቱዋል።"} {"id": "50819", "contents": "ኦሌሳ ዡራኪውስካ (ዩክሬንኛ፦ Олеся Вікторівна Жураківська) የዩክሬን ተዋናይ ነች።"} {"id": "12347", "contents": "ማይክል አንጄሎ ዲ ሎዶቪኮ ቡናሮቲ ሲሞኒ (6 ማርች 1475 - 18 ፌብሩዋሪ 1564) በተለምዶ ማይክል አንጄሎ እየተባለ ይጠራ የነበረው የእንደገና መወለድ ተብሎ በሚጠራው ዘመን ይኖር የነበረ ኢጣሊያዊ ሰዓሊ ፤ ቀራጭ፤ ህንጻ ሰሪ፤ ገጣሚ፤ እና መሀንዲስ ነበር። ምንም እንኳን ቅንድብን ወደ ላይ ከማስነሳቱ ባሻገር ይጠቀምባቸው የነበረው ስነ ስርአቶች እጅግ በጣም ከፍተኛ ደረጃ በመሆናቸው የእንደገና መወለድ ሰው የሚል ቅጽል ስም አሰጥቶት ነበር። እሱን በመሳሰሉ ታላላቅ ሰዓሊዎች ለምሳሌ ሊዮናርዶ ዳቪንቺ። ማይክል አንጄሎ በረጅም የእድሜ ዘመኑ በሰራቸው በማናቸውም የስራ ውጤቶቹ እጅግ በጣም ከፍተኛ ነበሩ። ታሪካቸው በደንብ ከተመዘገበላቸው የ16ኛው ክፍለ ዘመን ሰአሊዎችም አንዱ አድርጎታል። እጅግ በጣም ከሚወደዱት ሁለት ስራዎቹ መሀከል ፒየታ = ሐዘን እና ዳዊት የሚባሉትን ሰርቶ የጨረሰው እድሜው ሠላሳ ከመሆኑ በፊት ነበር። ምንም እንኳን ለስዕል የነበረው አመለካከት በጣም ዝቅተኛ ቢሆንም ማይክል አንጄሎ ሁለት ድንቅ የተባሉ ስእሎችን በጄሶ ላይ በመስራት ለምዕራቡ አለም አበርክቷል። ዘፍጥረትን ሲስቲኒ በሚባለው ቤተ ክርስቲያን ጣራ ላይ እና የፍርድ ቀን የተባለውን ደግሞ በሲስቲኒ ቤተ ክርስቲያን ውስጥ ከመንበሩ በስተጀርባ በኩል በሮማ ከተማ ውስጥ ይገኛሉ። ማይክል አንጄሎን ልዩ ከሚያደርገው አንዱ ነገር የመጀመሪያው የምእራብ አለም ሰዓሊ በህይወት ዘመኑ እያለ የህይወት ታሪኩ የተጻፈለትም በመሆኑ ነው። ሁለት የተለያዩ ጸሃፊዎች በህይወት እያለ ታሪኩን ጽፈውታል። አንደኛው ጂዮርጂዮ ቫሳሪ ሲሆን እርሱም ማይክል አንጄሎ እንደገና መወለድ ካፈራቻቸው የኪነ ጥበብ ሰዎች አናት ነው ብሎ ከፍተኛውን ስፍራ ይሰጠዋል። እስከ አሁን ድረስም ይህ አባባል እንደቀጠለ ይገኛል። በህይወት ዘመኑም እያለ የተቀደስው ወይም የተባረከው የሚል ቅጽል ስም አሰጥቶት ነበር[13]። የሎሬንዞ ዲ ሜዲቺ ሞት በ 8 አፕሪል 1492 ለማይክል አንጄሎ ትልቅ ለውጥ አምጥቶለታል[14]ማይክል አንጄሎ የሜዲቺን አጥር ግቢ ትቶ ወደ አባቱ ቤት ተጓዘ። በሚቀጥሉት ወራትም ከእንጨት (1493) የጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስን ስቅለት ከእንጨት ቀርጾ ለፍሎሬንቲን ቤተ ክርስቲያን ሳንቶ ስፒሪቶ በስጦታ አበረከተ። በአንጻሩም በቤተክርስቲያኑ ሆስፒታል በነበረው ውስጥ የሰውነትን ቅርጽ እና አሰራር በሞቱ ሰዎች አስከሬን በሆስፒታሉ ውስጥ ተለማምዷል። [15] ከ 1493 እና 1494 ግዙፍ የሆነ ዕምነ በረድ ገዝቶ ሄርኩለስን ቀረጸ። ይህ ቅርጽ በሺያጭ ወደ ፈረንሳይ ሄዶ የደረሰበት ጠፋ 1700.[12][c]"} {"id": "51365", "contents": "ኩሽቲክ እና ኒሎቲክ ሕዝቦች (Cushitic and Nilotic peoples) ወይም የሰሜን-ምስራቅ አፍሪካ ኩሽቲክ እና ኒሎቲክ ሕዝቦች. የኩሽቲክ ሕዝቦች (ወይም ኩሻውያን) በዋነኝነት ወደ ሰሜን ምስራቅ አፍሪካ (የናይል ሸለቆ እና የአፍሪካ ቀንድ) ተወላጅ የሆኑ እና በአፍሪካዊያን የቋንቋ ቤተሰብ በኩሽቲክ ቋንቋዎች የሚናገሩ ወይም በታሪክ የተናገሩ የሰዎች ስብስብ ናቸው ፡፡ ብዙ የኩሽ የዘር ሐረግ ያላቸው እና የኩሽቲክ ቋንቋ ተወላጅ ተናጋሪዎች በዋነኝነት በአፍሪካ ቀንድ (ጅቡቲ ፣ ኤርትራ ፣ ኢትዮጵያ እና ሶማሊያ) እንዲሁም በናይል ሸለቆ (በሱዳን እና በግብፅ) እና በአፍሪካ ታላላቅ ሐይቆች አከባቢዎች ይገኛሉ ፡፡ ታንዛኒያ እና ኬንያ)."} {"id": "20996", "contents": "የሌላት እራት ደግሞ ምሳ አማራት የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሌላት እራት ደግሞ ምሳ አማራት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "51371", "contents": "ሰንበት ማለት ምን ማለት ነው ? ሰንበት ማለት አቆመ፣አረፈ ማለት ነው፡፡ይህ ቀን የጌታ ዕረፍት የተባረከም ቀን ነው፡፡ከማንኛውም ሥጋዊ ሥራ ተቆጥበን የእግዚአብሔርን ውለታ የምናስብበት ቀን ነው፡፡ ሰው እረፍት ያስፈልገዋል፡፡ የሰንበት ቀንም የተፈጠረው ለዚህ ነው፡፡ (ዘዳ 5፡14)፣(ማር 2፡38) ከሳምንቱ ሰባት ቀናት መካከል ለእረፍት የተቀደሰው የተባረከው ዕለት ሰንበት ብቻ ነው፡፡ ስለሌሎች ቀናት የተነገረው ‹‹ ያ መልካም እንደሆነ አየ››የተባለው ብቻ ነው፡፡ ሰንበትን ግን ባርኮታል ቀድሶታል፡፡ (ዘፍ 1፡12፣ 18፡ 20፣ 25፡31) በሐዲስ ኪዳን ለክርስቲያን ሁለት ሰንበት አለ ቀዳሚት ሰንበት (ቅዳሜ) እና ሰንበተ ክርስቲያን(እሑድ) 1. ቀዳሚት ሰንበት (ቅዳሜ) ጌታ ያረፈባት ለእስራኤል ዘሥጋ የታዘዘው ሰንበት ነው፡፡ ይህ ቀን እስራኤላውያንን እግዚአብሔር አምላክ ከግብፅ ባርነት ወደ እረፍት እንዳወጣቸው ያመለክታል፡፡(ዘዳ 5-2-16) በእግዚአብሔር እና በህዝቡ መካከል ምልክት ነበረ ሰንበትን አለማክበር ግን ከባድ ቅጣት ያስከትል ነበር፡፡ (ዘጸ 3፡ 17) ፣ (ሕዝ 20፡12) ፣ (ዘኁ 15፡32-36) ፈሪሳውያን በነበራቸው የተሳሳተ አመለካከት በሰንበት ቀን እንኳን መልካም ሥራን አይሰሩም ነበር፡፡ስለዚህም በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ተወቅሰዋል፡፡ (ማቴ 12፡14) ፣ (ሉቃ 4፡ 16) በዘመነ ሐዲስ የክርስቲያኖች የቀዳሚት ሰንበት አከባበር እንደ አይሁድ ለሰው የሚከብድ እንዳይሆን በፍትሐ ነገሥት አንቀጽ 19 ላይ ተገልጿል፡፡ 2."} {"id": "11012", "contents": "ነፃነት ከዚህ በታች ካሉት አንዱን ሊጠቅስ ይችላል፦ ነፃነት (ፍልስፍና) የኅሊና ነፃነት ነፃነት (የፖለቲካ)፣ በራስ ላይ ባለ ፍጹም ስልጣንና መብት ላይ በግፊት ወይም በጉልበት ጣልቃ መግባት የሌለበት ሁኔታ አርነት፣ አንድ ግለሰብ በራስ ፈቃድ የመተግበር ችሎታ ያለበት ሁኔታ የምጣኔ-ሃብት ነፃነት ነፃ ድርሰት፣ የጠቢብን ስራ የማሰራጨት፣ የማሻሻልና የማጥናት ነፃነት"} {"id": "21836", "contents": "ያይጥ ምስክሯ ድንቢጥ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያይጥ ምስክሯ ድንቢጥ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ምንም ትርጉም የለውም- አንድ ነው"} {"id": "21848", "contents": "ያገሩን ሰርዶ ባገሩ በሬ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያገሩን ሰርዶ ባገሩ በሬ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21098", "contents": "የሚካኤል እለት ለገብርኤል ምኑ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሚካኤል እለት ለገብርኤል ምኑ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21104", "contents": "የሚወጡበት ገደል የሚንጠለጠሉበት ቅጠል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሚወጡበት ገደል የሚንጠለጠሉበት ቅጠል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22586", "contents": "ሓርሞ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው። ሓርሞ የተቀጥላ ዝርያ ነው።"} {"id": "22592", "contents": "ሙጃ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።"} {"id": "21986", "contents": "ደግ ሰው ከንጀራው ቆርሶ ከወጡ አጥቅሶ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ደግ ሰው ከንጀራው ቆርሶ ከወጡ አጥቅሶ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21992", "contents": "ደግ ጎረቤት ውሻና ድመት ያሳድጋል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ደግ ጎረቤት ውሻና ድመት ያሳድጋል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "31028", "contents": "2 ሳርጎን (አካድኛ፦ ሻሩ-ኪን «ዕውነተኛ ንጉሥ») ከ730 እስከ 713 ዓክልበ. የአሦር ንጉሥ ነበረ። በትንቢተ ኢሳይያስ 20፡1 ስሙ ይጠቀሳል። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31046", "contents": "2 ፑዙር-አሹር የአሹር ንጉሥ ነበር። ምናልባት 1790-1782 ዓክልበ. አካባቢ ገዛ። የ1 ሳርጎን ልጅና ተከታይ ይባላል። በሃቲ የነበሩት ካሩም (የንግድ ጣቢያዎች) አስቀጠለ፤ እንዲሁም የከተማው ግድግዳ ታድሶ እንዳሠራ ከጽላቶቹ ይታወቃል። ልጁ ናራም-ሲን ተከተለው። ብዙ ሌላ መረጃ አይታወቅም። የያንዳንዱ አሦራዊ ዓመት ስም ለዚያ ዓመት የተሾመው የሊሙ ስም ነበረ። ከዚህ በታች የዓመቱ ሊሙ እና የሊሙ አባት ስም እንደ ኡልትራ አጭር አቆጣጠር ይዘርዝራሉ። 1790 ዓክልበ. - አሹር-ኢዲን፤ ሹሊ ልጅ 1789 ዓክልበ. - አሹር-ናዳ፤ ፑዙር-አና ልጅ 1788 ዓክልበ. - ኩቢያ፣ ካሪያ ልጅ 1787 ዓክልበ. - ኢሊ-ዳን፣ ኤላሊ ልጅ 1786 ዓክልበ. - ጺሉሉ፣ ኡኩ ልጅ 1785 ዓክልበ. - አሹር ናዳ፣ ኢሊ-ቢናኒ ልጅ 1784 ዓክልበ. - ኢኩፒ-ኢሽታር፣ ኢኩዋ ልጅ 1783 ዓክልበ. - ቡዙታያ፣ ሹሉ ልጅ 1782 ዓክልበ. - ኢናያ፣ አሙራያ ልጅ ^ የመስጴጦምያ ነገሥታት (ፈረንሳይኛ)"} {"id": "22628", "contents": "ቀበሪቾ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው። የሥሩ ውጥ (መረቅ) ለመሳል ይጠጣል። የሥሩ ጢስ መተንፈስ ለራስ ምታት ወይም ለትኩሳት ያከማል። የቅጠልና የአገዳውም ጢስ ለትኩሳት ይናፈሳል። ^ በደብረ ሊባኖስ ዙሪያ ያለው ሕዝብ መድሃኒታዊ እጾች እውቀናና ጥቅም 1998 ዓም ከጥላሁን ተክለሃይማኖት፣ ሚሩጸ ጊዳይ፣ ግርማይ መድኅን፣ ያለም መኮነን፣ አዲስ አበባ ዩኒቬርሲቴ፣ አክሊሉ ለማ ተቋም ^ የፍቼ፣ ኦሮሚያ ባህላዊ መድሃኒት ጥናት 2006 ዓም ከዓቢዩ እኒየው እና ሌሎች፣ ጎንደርና አዲስ አበባ ኡኒቨርሲቲዎች ሥነ ፍጥረት ኮሌጆች"} {"id": "22040", "contents": "ዳኛ አውጥቼ ዘንግ አቅንቼ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዳኛ አውጥቼ ዘንግ አቅንቼ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "31064", "contents": "ሙት-አሽኩር አሞራዊው የአሦር ንጉሥ 1 እሽመ-ዳጋን ልጅና ተከታይ ነበረ። በእሽመ-ዳጋን ዘመን የሑራውያን ጎሣ የቱሩካውያን ንጉሥ ዛዚያ በስምምነት ሴት ልጁን ለሙት-አሽኩር አጋባት። ሙት-አሽኩር ደግሞ በማሪ ንጉሥ ዝምሪ-ሊም ዘመን በተጻፉት ደብዳቤዎች ይታወቃል። ከደብዳቤዎቹ እንደምንረዳ በ1674 ዓክልበ. ግ. ልዑል ሙት-አሽኩር በኤካላቱም እየገዛ ዛቻ በጎረቤቱ በካራን (ፓዳን-አራም) ላይ ለመጣል ሲያስብ ፪ ሺ የራሱን ወታደሮችና ፪ ሺ የባቢሎን ወታደሮች ነበሩት፣ ተጨማሪ ሥራዊት ከኤሽኑና ንጉሥ ይጠይቃል። ኤሽኑና ግን እምቢ አለው። ከዚያ በኋላ ግን የኤካላቱም ሰዎች ከአላሐድ ንጉሥ አታምሩም ጋር በመንፈቅለ መንግሥት ሐሙታር የተባለ ሰው በኤካላቱም ዙፋን ላይ አኖሩ። ስለዚህ አባቱ ንጉሥ እሽመ-ዳጋን በጣም ታምመው ወደ ባቢሎን ንጉሥ ሃሙራቢ ተጉዞ ቤዛ ለአላሐድ ጓደኛና ደጋፊ ለኤላም ይለምናል፤ ልጁን ለኤካላቱም እንዳስመለሰ ይሆናል። እሽመ-ዳጋን ባረፈው ጊዜ ብዙ ሌሎች ሰዎች ለአሦር ንጉሥነት ተነስተው ብሐራዊ ጦርነት እንደ ሆነ ይመስላል። የሙት-አሽኩር ስም በአሦር ነገሥታት ዝርዝር አይገኝም፣ ዳሩ ግን በእርሱ ፈንታ ስለ አሹር-ዱጉል፦ «አሹር-ዱጉል ዲቃላ ልጅ ነበረ፣ የዙፋን ማዕረግ አልነበረውም። በአሹር-ዱጉል ዘመን መጀመርያ፣ 6 ሌሎች «ዲቃላ» የተባሉ ጣውንት ነገሥታት ተነሡ፦ አሹር-አፕላ-ኢዲ፣ ናሲር-ሲን፣ ሲን-ናሚር፣ ኢፕቂ-ኢሽታር፣ አዳድ-ሳሉሉ እና አዳሲ ናቸው።» በአንዳንድ ሊቃውንት ግምት አሹር-ዱጉል በአሹር ከተማ እየነገሠ ሙት-አሽኩር በኤካላቱም ብቻ ይገዛ ነበር። ከዚህ በላይ በዚህ ወቅት የባቢሎን (የሃሙራቢ) አገረ ገዥ ፑዙር-ሲን ንጉሡን አሲኑም (የ1 ሻምሺ-አዳድ ልጅ-ልጅ) አሞራዊ ስለ ነበር ከዙፋኑ እንዳባረረው በማለት አስቀረጸ። አሲኑም ወይም ሙት-አሽኩር እራሱ ወይም ወንድሙ ሊሆን ይቻላል። በመጨረሻ የአዳሲ ልጅ ቤሉ-ባኒ ኗሪ ሥርወ መንግሥት በአሦር መሠረተ።"} {"id": "31070", "contents": "ቤሉ-ባኒ ወይም ቤል-ባኒ ከ1672 እስከ 1662 ዓክልበ. ('ኡልትራ አጭሩ' አቆጣጠር) የአሦር ንጉሥ ነበረ። የአሦር ነገሥታት ዝርዝር የተባለው ሰነድ እንደሚለው፣ ለ10 ዓመታት ከአሹር-ዱጉልና ከ፮ ሌሎች ተወዳዳሪዎች ቀጥሎ ነገሠ። ከነዚህ ፮ አንዱ የቤሉባኒ አባት አዳሲ ነበር። ከሺህ ዓመታት በኋላ የነገሠው አስራዶን ከቤሉ-ባኒና ከአዳሲ ዘር እንደ ተወለደ ብዙ ጊዜ ይጠቅስ ነበር። ቤልባኒ አገሩን ከአሞራውያን ቀንበር እንዳስወጣው፣ መጀመርያው ኗሪ አሦራዊ ንጉሥ ይለዋል። ሆኖም የባቢሎን ንጉሥ ሃሙራቢ ብዙ ጊዜ በዚሁ ዘመን በአገሩ እንደ ዘመተ ይመስላል። የቤል-ባኒ ልጅ ሊባያ ተከተለው። የያንዳንዱ አሦራዊ ዓመት ስም ለዚያ ዓመት የተሾመው የሊሙ ስም ነበረ። ከዚህ በታች የዓመቱ ሊሙ እና የሊሙ አባት ስም እንደ ኡልትራ አጭር አቆጣጠር ይዘርዝራሉ። 1671 ዓክልበ. - አያ 1670 ዓክልበ. - አዙቢያ 1669 ዓክልበ. - ኩርኩዳኒም፣ የሻማሽ-ረዒ ልጅ 1668 ዓክልበ. - ጻብሩም፣ የፑዙር-ሲን ልጅ 1667 ዓክልበ. - ሃዲዩ፣ የአሒያያ ልጅ 1666 ዓክልበ. - ዳዲያ፣ የኢዲን-ሲን ልጅ 1665 ዓክልበ. - ዛያ፣ የበላያ ልጅ 1664 ዓክልበ. - ዚዛያ፣ የአቢናራ ልጅ 1663 ዓክልበ. - አዳድ-ባኒ፣ የአዙመ ልጅ 1662 ዓክልበ. - ሐቢል-ከኑም፣ የጺሊ-እሽታር ልጅ"} {"id": "22112", "contents": "ድል የባለ እድል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ድል የባለ እድል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "31094", "contents": "ኤንሊል-ኩዱሪ-ኡጹር ከ1203 እስከ 1198 ዓክልበ. ድረስ የአሦር ንጉሥ ነበረ። በአሦር ነገሥታት ዝርዝር ላይ ለ፭ አመት እንደ ገዛ ይላል። ከዚያ ኒኑርታ-አፒል-ኤኩር መንግሥቱን ቀማ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "22148", "contents": "ድንገተኛ ስህተት የቁልቁለት ውድቀት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ድንገተኛ ስህተት የቁልቁለት ውድቀት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22160", "contents": "ዶማ ለመማሻ ማረሻ ለመፈለሻ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዶማ ለመማሻ ማረሻ ለመፈለሻ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "31118", "contents": "ሙሰውንግ በኮሪያ የነገሠ ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31124", "contents": "ሜርውክ በኮሪያ የነገሠ ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "19916", "contents": "ስዌኖ በስዊድን አፈ ታሪክ ዘንድ ከያፌት ልጅ ማጎግ ቀጥሎ የስዊድን ንጉሥ ነበረ። ይህም በዮሐንስ ማግኑስ ተጽፈው በ1546 ዓ.ም. በታተመው ታሪክ መጽሐፍ ይገኛል። የማጎግ በኩር ልጅ ሲሆን የስዊድ ሕዝብ ከስሙ እንደ ተሰየሙ ተብሏል። ማግኑስ የኡፕሳላ ኤጲስ ቆጶስ እየሆኑ፣ የስዊድን ጥንት ታሪክ በሩን ጽሕፈት መዝገቦች ተጽፎ እንዳገኙ አሉ። ይሁንና የዛሬ መምህሮች ትክክለኛ ታሪክ ሳይሆን እንደ አፈ ታሪክ ብቻ ይቆጥሩታል። ማግኑስ እንዳሉት ይህ ስዌኖ ለ115 ዓመት (ወይም ምናልባት 2427-2312 ዓክልበ. ግድም) ነገሠ፤ በዚያም ጊዜ ወንድሙ ጌጣር ደግሞ በጎረቤታቸው በጎጣውያን ወገን ይነግሥ ነበር። ከስዌኖ መሞት በኋላ ሌላ ወንድማቸው ኡቦ ተከተለው። አንዳንድ ሌላ ምንጭ ግን ስዌኖ ለ56 አመት ከነገሠ በኋላ ጌጣር በስዊድን ተከተለው የሚል ወሬ አለበት። ^ Royal genealogies p. 424 - 1724 ዓ.ም. የታተመ (እንግሊዝኛ)"} {"id": "22724", "contents": "እሪራዮ (Evolvulus alsinoides) ወይም ሎቱ ቅጠል(?) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው። ዓለም ዙሪያ በሞቁ አገራት በእርጥብ ሆነ በድርቅ አየር ይገኛል። በኢትዮጵያ፣ መላው ተክል እንደ መራራ ቶኒክ ወይንም ትልን ለማስወጣት ተጠቅሞትል። የቅጠሉ ጭማቂ ለከብት ዓይን ልክፈት ያከማል። በምሥራቅ እስያ ባህላዊ መድኃኒት፣ አደንዛዥ ወይም አዕምሮ-ችሎታን የሚጨምር ጸባይ እንዳለው ይታመናል፤ ይህ ግን በምዕራባውያን ሕክምና አልተረጋገጠም። በኬረለ ክፍላገር ሕንድ፣ ከዳሳፑሽፓም («አሥሩ የተቀደሡ አበቦች») መሃል አንድ ነው። ^ አማረ ጌታሁን - SOME COMMON MEDICINAL AND POISONOUS PLANTS USED IN ETHIOPIAN FOLK MEDICINE March 1976 እ.ኤ.አ. ^ የፍቼ፣ ኦሮሚያ ባህላዊ መድሃኒት ጥናት 2006 ዓም ከዓቢዩ እኒየው እና ሌሎች፣ ጎንደርና አዲስ አበባ ኡኒቨርሲቲዎች ሥነ ፍጥረት ኮሌጆች"} {"id": "20018", "contents": "ነገረኛ ሰው ከቤቱ አይሞትም የአማርኛ ምሳሌ ነው። በሌላ ሰው እጅ ይሞታል ለማለት ነው።"} {"id": "31202", "contents": "'ሉጋይድ ላምዴርግ የ አየርላንድ ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "22226", "contents": "ጅብ ምን ይመስላል እግሩ ያነክሳል አፉ ይነክሳል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ጅብ ምን ይመስላል እግሩ ያነክሳል አፉ ይነክሳል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22232", "contents": "ጅብ እማያቁት አገር ሄዶ ሩም ሰርቪስ ያዛል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ጅብ እማያቁት አገር ሄዶ ሩም ሰርቪስ ያዛል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22790", "contents": "ጉራ ሃሬ ወይም ቀጠጥና ወይም የአህያ ጆሮ Verbascum sinaiticum ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው። በሌላ ምንጭም «ዳባ ከደድ» ተብሏል። ሌላ ዝርያ Salvia schimperi ደግሞ «የአህያ ጆሮ» ተብሏል። ደጋ፡ ወይናደጋ እንዲሁም ቆላ የሚበቅል ነው። በአገር ባሕላዊ መድኃኒት፦ ሥሩ ለእባብ ነከስ ይኘካል። ሥሩም በውሃ ለከብቶች አልቅት ልክፈት ወይም ፍርንት እጢ ብግነት ይሰጣል። የተደቀቀ ቅጠል ለጥፍ ለቁስል ይለጠፋል፣ የሥሩም ጭማቂ ለሆድ ቁርጠትና ለተቅማጥ ለማከም ይጠጣል። ^ የፍቼ፣ ኦሮሚያ ባህላዊ መድሃኒት ጥናት 2006 ዓም ከዓቢዩ እኒየው እና ሌሎች፣ ጎንደርና አዲስ አበባ ኡኒቨርሲቲዎች ሥነ ፍጥረት ኮሌጆች ^ የዘጌ ልሳነ ምድር ባህላዊ መድሃኒት ጥናት 1999 ዓም ከጥላሁን ተክለሃይማኖት፣ ሚሩጸ ጊዳይ፣ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ"} {"id": "22796", "contents": "ጋጃ (Andropogon gayanus) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ሣር ተክል ነው። በእንግሊዝኛ ሣሩ በሐውዛኛ ስሙ «ጋምባ»፣ ወይም «ጋምባ ሣር» (ጋምባ-ግራስ) በመባል ይታወቃል። በወፍራም እጅብታ እስከ 4 ሜትር ድረስ ይበቅላል። እጅብታው ባጋማሽ 70 ሰንቲ ሜትር ይደርሳል። ቅጠሎች 30-60 ሳንቲ ሜትር ረጅም፣ እስከ 3 ሳንቲ ሜትር ሰፊ፣ በለስላሳ ጽጉር ተሸፍነው፣ ባለ ልዩ ነጭ መሃል ጎድን ናቸው። አገዳዎችም ጉልበታም፣ በለስላሳ ጽጉር ተሸፈኑ። ሥሮቹ ከአፈር ገጽታ ሳይጠልቁ ከእጅብታው እስከ አንድ ሜትር ይርቃሉ። ዘሮቹ በጥጣማ V-ቅርጽ ባለ ጫፍ ይገኛሉ በዝናባማ ወቅት ያድጋል፤ ዘሮቹን ያደርጋል። አንድ ተክል በአመት 244,000 ዘሮች ያስገኛል፣ 65% በህያዊነት። በንፋስ በቀላል ይበተናሉ፤ ሆኖም 90% ከተክሉ ከ5 ሜትር ርቀት በላይ አይወድቁም። በውሃ ወይም በመኪና ላይ ጭቃ ሊስፋፉም ይቻላል። ይህ ዝርያ በተለይ ለአፍሪካ ገሞጂማ ሣርማ ቦታዎች ኗሪ ነው። በአውስትራሊያ ግን እንደ አስቸጋሪ ወራሪ አረም ይቆጠራል። ኗሪ ሣሮቹን በብዛት ከመተካቱ በላይ፣ በቀላሉ ስለሚቃጠል የእሳት አደጋ ይታስባል። የሚገኙባቸው ሥፍራዎች ሁሉ ከ980 ሜትር ከፍታ በታች፣ ከ400-1500 ሚሊሜትር ዝናብ በያመቱ የሚቀበሉ ቦታዎች ናቸው። ከብት ይሰማሩበታል። በአንዳንድ ምዕራብ አፍሪካ ባህላዊ መድሃኒት ይጠቀማል። በማሊ ለድህረ-ወሊድ ሕማም፣ በናይጄሪያ ልጡም ለተቅማጥ መጠቀሙ ተዘገበ። የቅጠል ውጥ ግን ለሰውም ሆነ ለ ውሻ ለሚያስቀመጥ መድሃኒት ይሰጣል። በሞሪታንያ፣ ማሊ፣ ሴኔጋል ጠረፍ ለላሞች ለወተት ጉድለት ችግር ለማከም ይሰጣል። ከሌሎችም አትክልት ጋር የሚቀላቀልባቸው ዝግጅቶችም አሉ። የአውስትራሊያ ኲንስላንድ መንግሥት መረጃ ስለ ጋጃ የአውስትራልያ ብሐራዊ አረሞች ማቀድ መረጃ ^ «ፕሬሉድ» የምዕራብ አፍሪካ ባህላዊ መድሃኒቶች ዳታቤስ"} {"id": "22808", "contents": "ጥቁር ሓረግ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው። የመላው ተክል መረቅ በማርና ስኳር ለአባለዘር በሽቶች እንደ ተጠቀመ ተዘግቧል። ^ የፍቼ፣ ኦሮሚያ ባህላዊ መድሃኒት ጥናት 2006 ዓም ከዓቢዩ እኒየው እና ሌሎች፣ ጎንደርና አዲስ አበባ ኡኒቨርሲቲዎች ሥነ ፍጥረት ኮሌጆች"} {"id": "20156", "contents": "ትተውት የማይሄዱትን ባልንጀራ አይቀድሙትም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22304", "contents": "ክፉ ሴት ጠዋት ወተት ማታ ሬት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ክፉ ሴት ጠዋት ወተት ማታ ሬት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "31256", "contents": "'ቱዋጣል ማኤልጋርብ የ አየርላንድ ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31262", "contents": "'ኒያ ሴጋማይን የ አየርላንድ ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "22334", "contents": "ታታርኛ በተለይ በታታሪስታን ሬፑብሊክ (የሩስያ ክፍላገር) በታታሮች ብሔር በ6.5 ሚሊዮን ሰዎች ያህል የሚነገር ቋንቋ ነው። ከቱርኪክ ቋንቋዎች ቤተሠብ አንድ ነው። (ይህ ቋንቋ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) የታታርኛ ውክፔዲያ አለ!"} {"id": "20192", "contents": "ኑሮ በዘዴ አቶ ዘወልዴ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20198", "contents": "ኑሮ ካሉት መቃብር ይሞቃል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20204", "contents": "ኑሮ ኑሮ ከመሬት ዙሮ ዙሮ ከቤት አይቀርም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "31298", "contents": "ኦሎም ፎትላ በአይርላንድ አፈ ታሪክ ከ930 እስከ 890 ዓክልበ. ግድም ድረስ የአየርላንድ ከፍተኛ ነጉሥ ነበር። የአይርላንድ ታሪኮች እንዳሉት የኦሎም ዘመን ለ40 ዓመታት ቆየ። የላውድ አቆጣጠሮች (1014 ዓም ተቀነባብሮ) እና የድሮ አቆጣጠር በመከተል፣ ይህ ከ930 እስከ 890 ዓክልበ. ድረስ ይሆናል። (በኋላ የታዩት ታሪኮች ግን ከዚያ በፊት ያደርጉታል።) (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "22364", "contents": "የኮንታ ብሔረሰብ የአፍ መፍቻ ቋንቋ ኮንቲኛ ሲሆን፣ ከ1990 ዓ.ም ጀምሮ ከንግግር ቋንቋነት ባሻገር የትምህርትና የሥራ ቋንቋ በመሆን አገልግሎት እየሰጠ ይገኛል። አብዛኛው የብሔረሰቡ አባላት ከአፍ መፍቻ ቋንቋቸው በተጨማሪ ዳውሮኛ፣ ጋሞኛ፣ ወላይትኛና አማርኛ ይናገራሉ። የኮንታ ብሔረሰብ በዋናነነት በኮንታ ልዩ ወረዳ በሚገኙ በገጠር እና የከተማ ቀበሌዎች ውስጥ የሚኖር ሲሆን፣የተወሰኑ የብሔረሰቡ አባላት በተለያየ የሥራ መስክ ተሰማርተው በአጎራባች አካባቢዎች እንደሚገኙ መረጃዎች ይጠቁማሉ፡፡ የኮንታ ብሔረሰብ የሚገኝበት አካባቢ ሜዳማ፣ ተራራማና ሸለቆ የሆነ መልክአ ምድራዊ ገጽታ ሲኖረው የብሔረሰቡ የኢኮኖሚ መሠረት የሆነው እርሻና ከብት እርባታ ሲሆን፣ የተወሰነው የኀብረተሰብ ክፍል የተለያዩ የዕደ ጥበብ ምርቶች በማካሄድና በማምረት የዕለት ተዕለት ሕይወቱን ይመራል፡፡እንደ 1999 ህዝብና ቤት ቆጠራ መረጃ የኮንታ ህዝብ ብዛት 117,000 በላይ መሆኑን የምጦቅም ብሆንም በተጨባጭ የወረዳው ህዝብ!!"} {"id": "22370", "contents": "(ይህ ስለ ብሔር ወይም ሕዝብ የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) ካራናሌ የኢትዮጵያ ብሔር ነው።"} {"id": "31346", "contents": "ዱዊ ላድራክ በአይርላንድ አፈ ታሪክ ከ520 እስከ 510 ዓክልበ. ግድም ድረስ የአየርላንድ ከፍተኛ ነጉሥ ነበር። የአይርላንድ ታሪኮች እንዳሉት የዱዊ ዘመን ለ7 ዓመታት ቆየ። በተለይ የላውድ አቆጣጠሮች (1014 ዓም ተቀነባብሮ) እና የድሮ አቆጣጠር በመከተል፣ ይህ ከ520 እስከ 510 ዓክልበ. ድረስ ይሆናል። (በኋላ የታዩት ታሪኮች ግን ከዚያ በፊት ያደርጉታል።) (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31358", "contents": "'ዶንቃድ ዶን የ አየርላንድ ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31382", "contents": "ፍያኩ ፊንስኮጣኽ በአይርላንድ አፈ ታሪክ ከ965 እስከ 945 ዓክልበ. ግድም ድረስ የአየርላንድ ከፍተኛ ነጉሥ ነበር። የአይርላንድ ታሪኮች እንዳሉት የፍያኩ ዘመን ለ20 ዓመታት ቆየ። የላውድ አቆጣጠሮች (1014 ዓም ተቀነባብሮ) እና የድሮ አቆጣጠር በመከተል፣ ይህ ከ965 እስከ 945 ዓክልበ. ድረስ ይሆናል። (በኋላ የታዩት ታሪኮች ግን ከዚያ በፊት ያደርጉታል።) (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "22412", "contents": "(ይህ ስለ ብሔር ወይም ሕዝብ የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) ሜኤን ,ሱሪ ,ሙርሲ የኢትዮጵያ ብሔር ነው።"} {"id": "22418", "contents": "(ይህ ስለ ብሔር ወይም ሕዝብ የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) መካን የኢትዮጵያ ብሔር ነው።"} {"id": "22922", "contents": "ታኅሣሥ ፲፱ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻፱ነኛ እና የወርኀ መፀው ፹፬ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፪፻፶፯ ቀናት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ፤ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፪፻፶፮ ቀናት ይቀራሉ። ፲፱፻፩ ዓ/ም - በሲሲሊ ደሴት፣ መሲና ከተማ አካባቢ የተነሣው የመሬት እንቅጥቅጥ ከ፸፭ሺህ በላይ የሚቆጠሩ ሰዎችን ሕይወት አጠፋ። ፲፱፻፷፪ ዓ/ም - የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች ማኅበር ሊቀ መንበር፣ ጥላሁን ግዛው በፖሊስ ተገደለ። ይህ ድርጊት በርዶ የነበረውን የተማሪዎች አመጽ እንደገና አፋፍሞታል። ፳፻፩ ዓ/ም - በሶማሊያ የሥልጣን ትግል ውጊያ የአገሪቱ ጊዜያዊ ፌዴራላዊ መንግሥት ሠራዊት እና አጋሮቻቸው የኢትዮጵያ ወራሪ ኃይል የሞቃዲሹን ከተማ በቁጥጥራቸው ሥር አዋሉ። ፳፻፫ ዓ/ም - በተለምዶ የአረብ መፀው (Arab Spring) የተባለው ሕዝባዊ ፀረ-አምባ ገነን አብዮት በአልጄሪያም በዚህ ዕለት ተለኮሰ። (እንግሊዝኛ) P.R.O., FCO 371/536 Annual Review of 1969 {{en]] http://en.wikipedia.org/wiki/December_28"} {"id": "22952", "contents": "ግንቦት ፳፱ ቀን፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪፻፷፱ኛው ዕለት ሲሆን፤ የፀደይ (በልግ)ወቅት ፷፬ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፺፯ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፺፮ ቀናት ይቀራሉ። ፲፰፻፸፭ ዓ/ም - በዓለም የታወቀው የምጣኔ ሀብት ጥናት ሊቅ፤ የእንግሊዝ ተወላጁ ጆን ሜይናርድ ኪይንስ (John Maynard Keynes) በዚህ ዕለት ተወለደ። ፲፱፻፷ ዓ/ም - የአሜሪካ መንግሥት ዓቃቤ-ሕግ ሮበርት ፍራንሲስ ኬኔዲ በሎስ አንጀለስ ከተማ በነፍሰ ገዳይ ጥይት በቆሰሉ ማግሥት በዛሬው ዕለት አረፉ። (እንግሊዝኛ) http://en.wikipedia.org/wiki/June_6"} {"id": "22970", "contents": "የዓፄ ልብነ ድንግል አጭር ዜና መዋዕል በዓፄ ሱሰኒዮስ ዘመን የተጻፈ፣ አጠር ያለ ሆኖ የአፄ ልብነ ድንግልን ዘመን በግዕዝ የሚዳስስ መጽሐፍ ነው። ከታች በኮንቲ ሮሲኒ በግዕዝና በ ጣሊያንኛ እንደታተመ ቀርቧል።"} {"id": "23000", "contents": "ኤፍሬይን ሁዋሬዝ ቫልዴዝ (የካቲት ፲፬ ቀን ፲፱፻፹ ዓ.ም. ተወለደ) ሜክሲካዊ እግር ኳስ ተጫዋች ነው። በአሁኑ ጊዜ ለሴልቲክ እና የሜክሲኮ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድን ይጫወታል። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "22496", "contents": "የሀዲያ ብሔራዊ አንድነት ዲሞክራሲያዊ ድርጅት የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲ ነው።"} {"id": "22502", "contents": "የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲ ነው።"} {"id": "22508", "contents": "የሲዳማ አርነት ንቅናቄ የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲ ነው።"} {"id": "22520", "contents": "የአፋር ብሔራዊ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲ ነው።"} {"id": "23102", "contents": "ቃምጫኒት ማርያም ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ከአለት የተፈለፈ ቤተ ክርስቲያን ነው።"} {"id": "23108", "contents": "ታታ ቂርቆስ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ከአለት የተፈለፈ ቤተ ክርስቲያን ነው።"} {"id": "23120", "contents": "አቡና ዜና ማርያም ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ከአለት የተፈለፈ ቤተ ክርስቲያን ነው።"} {"id": "23138", "contents": "እንዳ ኪዳነ ምህረት ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ከአለት የተፈለፈ ቤተ ክርስቲያን ነው።"} {"id": "23150", "contents": "ውቅር ጣላታ ማያማ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ከአለት የተፈለፈ ቤተ ክርስቲያን ነው።"} {"id": "31700", "contents": "ብሪሜ (ፈረንሳይኛ፦ Brimeux) (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31706", "contents": "ኖይማገን-ድሮን (ጀርመንኛ፦ Neumagen-Dhron) (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31712", "contents": "ፉለንዶርፍ (ጀርመንኛ፦ Pfullendorf) (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31790", "contents": "ዩክሊድ ወይንም የእስክንድርያው ዩክሊድ ( 325 ዓ.ዓ.–265 ዓ.ዓ.) የጥንቱ ዘመን ገናና የሒሳብ ተማሪ ነበር። ዩክሊድ እስክንድርያ፣ ግብፅ አገር በእስክንድርያ ቤተ መጻሕፍት ተቀጥሮ ይሰራ ነበር። ከዘመኑ ርዝመትና ከመዝገብ መጥፋት አንጻር፣ የዩክሊድ ህይወት ታሪክ እምብዛም አይታወቅም። ዩክሊድ፣ የነበረበትን ዘመን የጂዎሜትሪ ዕውቀት በማሰባሰብ ኤሌመንትስ የተሰኘውን መጽሐፍ ለመድረስ ቻለ። ይህ መጽሐፍ ከጥንት ጀምሮ እስከ አሁን ዘመን ድረስ ለጅዎሜትሪ ትምህርት መሰረት ሆኖ ያገለግላል። የዩክሊድ መጽሐፍ ከአንስተኛ ቁጥር ያላቸው የጂዎሜትሪ እሙኖች በመነሳት አምክንዮን በመጠቀም ወደ ብዙ እርግጦች በመሻገር የጂዎሜትሪና የቁጥር ጠባያትን ከጥርጥር ውጭ በሆነ መልኩ ይገልጻል። የኤለመንትስ መጽሐፉ፣ በተጨማሪ፣ ስለእይታ (ፔሬስፔክቲቭ)፣ የሾጣጣ ክፍሎች፣ ሉላዊ ጂዎሜትሪ እና ኳድራቲክ ገጽታዎች ያትታል። ከጂዎሜትሪ ጎን ለጎን የቁጥር ኅልዮትም በሚገባ መልኩ በዚሁ መጽሐፍ ተመርምሯል። ታላቁ የጋራ አካፋይ የተሰኘውን የሥነ ቁጥር መሳሪያ በዚሁ መጽሐፍ በዩክሊድ ተደርሶ ይገኛል። ዩክሊድ ያስቀመጠው የጂዎሜትሪ ስርዓት ለብዙ ዘመናት ጅዎሜትሪ በመባል ሲታወቅ፣ እስከ 19ኛው ክፍለ ዘመን ድረስ እንደ ብቸኛ ጂዎሜትሪ ይወሰድ ነበር። ሆኖም ግን በዚሁ ዘመን በተነሱ ሌሎች አይነቶች ጂዎሜትሪዎች፣ የርሱ ስርዓት ዩክሊዳዊ ጅዎሜትሪ በመባል ይታወቃል። ይሄውም ከኢ-ዩክሊዳዊ ጅዎሜትሪ ልዩ መሆኑን ለማሳየት ነው። ከኤሌመንትስ በተጨማሪይ የዩክሊድ ሌሎች 5ስራዎች እስከ አሁን ዘመን ድረስ ዘልቀው ይገኛሉ። እኒህ 5 ስራዎች በይዘታቸው ከኤልመንትስ ጋር ተመሳሳይ ናቸው። ^ Bill Casselman."} {"id": "31886", "contents": "ሜሪዳ፣ እስፓንያ ሜሪዳ፣ ቬኔዝዌላ ሜሪዳ፣ ሜክሲኮ"} {"id": "31892", "contents": "ካረንታን (ፈረንሳይኛ፦ Carentan) የፈረንሳይ ከተማ ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31922", "contents": "ሪቻርድ ፋይንማን (1910-1980) የ20ኛው ክፍለ ዘመን እውቅ የተፈጥሮ ህግጋት መርማሪ ነበር። የተወለደውም እዚያው አሜሪካ፣ ኩዊንስ እተባለ ከተማ፣ ኒው ዮርክ ክፍለ ሃገር ነበር። የመጀመሪያው የአቶሚክ ቦምብ ከሰሩት ሰዎች መካከል አንዱ ነበር። በራሱ በግሉ ባበረከታቸው የተለያዩ የጥናት ጽሑፎች ምክንያት የኖቤል ሽልማት አሸናፊም የነበር ሰው ነው። ፋይንማን፣ የኳንተም ሜካኒክስን የእውቀት ዘርፍ ካዳበሩት ቀደምት ተማሪወች ወገን ነው። የመንገድ ማጎሪያ (ፓዝ ኤንቴግራል) ቀመርን ለኳንተም ሥነ እንቅስቃሴ በማዋሉና፣ የኳንተም ኤሌክትሮ-እንቅስቃሴ (ኤሌክትሮ ዳይናሚክስ)ን በማጥናቱ ስለዚህም ስራው ከሌሎች ሁለት ሳይንቲስቶች ጋር የኖቬል ሽልማት በ1957ዓ.ም. ተሸልሟል። የሂሳብ ቀመሮችንም አቅልሎ ለማሳየት የሚጠቅም የፋይናማን ምስል የተባለውን ዘዴም በመቀየሱ ስሙ ይጠራል፡፡ ፋይንማን፣ ከኳንትም ሜካኒክስ ውጭ የናኖ ቴክኖሎጂን፣ ኳንትም ስሌትን በመጀመር ይጠቀሳል። በተረፈም የመንኮራኩሯ ስፔስ ሸትል ቻሌንጀርን በአየር ላይ መጋየት ከመረመሩት ሰዎች አንዱ ነበር። ከዚህ በተረፈ የሥነ ተፈጥሮ (ፊዚክስ) ትምህርትን ለሰፊው ህብረተሰብ ለማካፈል ባደረገው ጥረቱ ስሙ ይነሳል። ለዚህ ተግባሩ የደረሳቸው መጻህፍቱ ታዋቂዎች ነበሩ። መለጠፊያ:Wikiquote About ስለ ሪቻርድ ፋይንማን ሊዮናርድ ሰሰኪንድ ስለጓድኛው ፋይንማን እንደመሰከረ ስለ20ኛው ክፍለ ዘመን ፊዚክስ እና ፊዚክስ አጥኝዎች ከታዋቂው ዩኒቨርስቲ (MIT)"} {"id": "31928", "contents": "ኒፑር የሱመር ጥንታዊ ከተማ ነበር። በሱመራውያን ዘንድ የተቀደሰ ከተማ ሆኖ ይቆጠር ነበር። አረመኔ ቤተ መቅደስና ቄሳውንት ሲኖሩት ኒፑር የተገዛለት የሌላ ከተማ ንጉሥ የሱመር ላዕላይነት ማዕረግ ያገኝ ነበር። የቱማል ጽሑፍ ቅርስ እንደሚለን ይህን መቅደስ መጀመርያው የሠራው የኪሽ ንጉሥ ኤንመባራገሲ ነበረ። ከርሱ ቀጥሎ የኤንመባራገሲ ልጅ አጋ፣ የኡሩክ ንጉሥ ጊልጋመሽና ልጁ ኡር-ኑንጋል፣ የዑርም ንጉሥ መስ-አኔ-ፓዳና ልጁ መስኪአጝ-ኑና ሁላቸው በፈንታቸው የመቅደሱን ሥርዓት ያከብሩ ነበር። ከዚህ በኋላ ብዙ ሌሎች የሱመር ነገሥታት በኒፑር ተመረጡ።"} {"id": "30830", "contents": "ከመጣፍ ይበልጣል የመምር አፍ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ከመጣፍ ይበልጣል የመምር አፍ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "30836", "contents": "ከፍትፍቱ ፊቱ ከጠላው ማቶቱ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ከፍትፍቱ ፊቱ ከጠላው ማቶቱ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "30842", "contents": "ዘመድ ቢረዳዳ ችጋርም አይጎዳ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዘመድ ቢረዳዳ ችጋርም አይጎዳ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "32462", "contents": "ቲሚሽ ወንዝ (ሮማንኛ፦ Timiș፤ ሰርብኛ፦ Тамиш /ታሚሽ/፤ ጀርመንኛ፦ Temesch /ተመሽ/) በሮማኒያ የሚፈስ ወንዝ ነው። ጥንታዊ ስሙ ቲቢስኩስ ነበረ።"} {"id": "30854", "contents": "አሞራና ቅል የአማርኛ ምሳሌ ነው። አሞራና ቅል ተጋቡ አሉ፣ እዛዲያሳ፣ እዛዲያማ፣ ቅሉም ተሰበር፣ አሞራዎም በረረ።"} {"id": "30872", "contents": "ታላቅ አዳራሽ ሰርቼ መቃን መድረኩን አበጅቼ አፈሰሰብኝ ክዳኑ ላፈርሰው ነው እዘኑ"} {"id": "46580", "contents": "የቺሊ ፔሶ ከ1968 ዓም ጀምሮ የቺሌ ይፋዊ /መደበኛ ገንዘብ ሆኖአል።"} {"id": "32546", "contents": "አቃቢነት ወይንም ካፓሲታንስ የሚለካው የአንድ ቁስን የኤሌክትሪክ ሙላት (ቻርጅን) የማጠራቀም ችሎታ ነው። የበለጠ ትክክል ለመናገር አንድ ቁስ ላይ በሚያርፍ የቮልቴጅ ጫና ምክንያት ያ ዕቃ ሊያጠራቅመው የሚችለው የኤሌክትሪክ ሙላት መጠን የዚያ ቁስ አቃቢነት ይባላል። ስለሆነም አቃቢነት በአንድ ቁስ ውስጥ የሚገኝ የኤሌክትሪክ ሙላት እዚያ ዕቃ ላይ በተጫን ቮልቴጅ ሲካፈል ይገኛል፡፡ በሒሳብ ቋንቋ፦ C = q V . {\\displaystyle C={\\frac {q}{V}}\\,.} መለኪያውም ፋራድ farad ሲሰኝ 1 ፋራድ 1 ኩሎምብ ሙላት በ1 ቮልት ማለት ነው። አቃቢነት በኤሌክትሪክ ዑደት ስራ ላይ ተፈላጊ እንዲሁ ያልተፈለገ ባህሪ ሊሆን ይችላል፡፡ ተፈላጊ ሆኖ ሲገኝ እራሳቸውን ይቻሉ አቃቢዎች በተፈለገው መጠን ዑደቱ ውስጥ ይገባሉ። አንድ አቃቢ ለመስራት የሚያገለግሉ ኤሌክትሪክ አስተላላፊዎች፣ ጂዎሜትሪያቸው ከታወቀና በነዚህ አስተላላፊዎች መካከል ያሉ ኤሌክትሪክ አጋጅዎች የ ዳይኤሌክትሪክ ጸባይ ቁጥር ከታወቀ የአቃቢው ዋጋ ምን ሊሆን እንዲችል መተንበይ ይቻላል። ለምሳሌ የ\"ትይይዩ ሳህን\" አቃቢን ብንወስድ፣ ሳህኖቹ ስፋታቸው A ቢሆን፣ በመካከላቸው ያለው ክፍተት ርዝመት d ቢሆን፣ ከኒህ ሳህኖች የተሰራ አቃቢ ዋጋው እንዲህ ይሰላል   C = ε r ε 0 A d {\\displaystyle \\ C=\\varepsilon _{r}\\varepsilon _{0}{\\frac {A}{d}}} እዚህ ላይ C አቃቢነት ሲሆን A የሁለቱ ሳህኖች ንብብር ስፋት εr በሁለቱ ሳህኖች መካከል ያለው ቁስ አንጻራዊ ቋሚ አስተላላቲፍነት ( ወይንም ዳይኤሌክትሪክ ቁጥር) ነው። ( ይህ ቁጥር ለኦና εr= 1 ዋጋ አለው) ε0 የ ኤሌክትሪክ ቋሚ ቁጥር (ε0 ≈ 8.854e^-12uF m–1) ሲሆን d ደግሞ በሁለቱ ሳህኖች መካከል ያለ ክፍተት ነው። አቃቢነት እንግዲህ ከሳህኖቹ ተነባባሪ ስፋት ጋር እኩል ሲያድግ፣ በሳህኖቹ መካከል ከሚፈጠረው ክፍተት ርዝመት አንጻር የተገላቢጦች ያድጋል ማለት ነው። በአቃቢ ውስጥ ሙላት ሲጠራቀም፣ አቅም ም ይጠራቀማል። የዚህ የተጠራቀመ አቅም መጠን እንዲህ ይሰላል፦ W s t o r e d = 1 2 C V 2 = 1 2 ε r ε 0 A d V 2"} {"id": "32552", "contents": "አረቢያ በመልክዓ ምድር የዓለም ትልቁ ልሳነ ምድር ነው። በእስያ ውስጥ ይገኛል።areiya በዚህ አቅራቢያ ውስጥ አያሌ መንግሥታት ይገኛሉ፤ እነርሱም፦ ኩወይት (አገር) ባህሬን ቃታር የተባበሩት የዓረብ ግዛቶች ኦማን የመን ሳዑዲ አረቢያ (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "46970", "contents": "ሃያሲ አብደላ እዝራ ከአባቱ ከአቶ መሐመድ ሳልህ አልአረግስኢ እና ከእናቱ ወ/ሮ መሪሃም በ1950 ዓ.ም በአዲስ አበባ፣ መርካቶ አንዋር መስጊድ አካባቢ ተወለደ፡፡ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርቱን ከ1ኛ-6ኛ ክፍል በአፍሪካ አንድነት ትምህርት ቤት የተከታተለ ሲሆን 7ኛ እና 8ኛን በልዑል ወሰን ሰገድ ትምህርት ቤት፣ የ2ኛ ደረጃ ትምህርቱን ደግሞ በተፈሪ መኮንን ትምህርት ቤት ተምሯል፡፡ ወደ የመን፣ ሰንዓ በመጓዝም የመጀመሪያ ዲግሪ ትምህርቱን አጠናቋል፡፡ እዚያው የመን ውስጥ በየመኒ ኤርዌይስ ተቀጥሮም ጡረታ እስከወጣበት ጊዜ ድረስ ሠርቷል፡፡ አብደላ አብላጫውን የሕይወት ዘመኑን በሥነ ጽሑፍ ሥራዎች ላይ ጥናትና ምርምር በማድረግ ያሳለፈ ሲሆን ወደ ኢትዮጵያ ከመጣ በኋላም የበርካታ ገጣምያንና ደራስያን ሥራዎችን በሂሳዊ ብዕሩ ጎብኝቷል፡፡ ሃያሲው ቀደም ባሉት ዓመታት በ“አዲስ ዘመን” እና “የዛሬይቱ ኢትዮጵያ” ጋዜጦች እንዲሁም የኢትዮጵያ ደራስያን ማኅበር (ኢደማ) በሚያዘጋጀው ብሌን መጽሔት ላይ ከዚህ ዓለም በሞት እስከተለየበት ጊዜ ድረስ ደግሞ በ“አዲስ አድማስ” ጋዜጣ ላይ ጥልቅ የሥነጽሁፍ ትንታኔዎቹን አቅርቧል፡፡ አንጋፋው ሃያሲ ሥራዎቻቸውን በጥበባዊ ሂስ ከተነተነላቸው ዕውቅና ድንቅ ደራሲያን መካከል በዓሉ ግርማ፣ ደበበ ሰይፉ፣ ሲሳይ ንጉሡ፣ አዳም ረታ፣ ስብሐት ገብረእግዚአብሔር፣ ነቢይ መኰንን፣ ዓለማየሁ ገላጋይ፣ አበራ ለማ፣ ኤፍሬም ሥዩም፣ ደምሰው መርሻና በድሉ ዋቅጅራ ይጠቀሳሉ፡፡ አብደላ እዝራ የአንዲት ሴት ልጅ አባት ነበር፡፡ አብደላ እዝራ ድንገት ባደረበት ሕመም፣ ለአጭር ጊዜ ሕክምና ሲከታተል ቆይቶ፣ ባለፈው ቅዳሜ ግንቦት 27 ቀን 2008 ዓ.ም ከቀኑ 10፡30፣ በ58 ዓመቱ ከዚህ ዓለም በሞት ተለይቷል፡፡"} {"id": "47024", "contents": "ኬጥኛ (ኬጥኛ፦ 𒉈𒅆𒇷 /ነሺሊ/) በጥንታዊ አናቶሊያ ኬጥያውያን መንግሥት ከ1900-1200 ዓክልበ ግድም የተነገረ የሕንዳዊ-አውሮፓዊ ቤተሠብ አባል ነበረ። እስከምናውቀው ድረስ ኬጥኛ ከሁሉ አስቀድሞ በጽሕፈት የተመዘገበው ሕንዳዊ-አውሮፓዊ አባል ነው። የተጻፈው ከአካድኛ በተወሰደው በኩኔይፎርም ጽሕፈት ዘዴ ነበር። መጀመርያው የምናውቀው ናሙና የካነሽ ንጉሥ አኒታ አዋጅ (1650 ዓክልበ. ግ.) ነው። ሆኖም ከዚህ በፊት ከ1880 ዓክልበ. ጀምሮ በተጻፉት በአካድኛ ካሩም ካነሽ መዝገቦች መካከል ከተገኙት የነጋዴዎች ስሞች፣ በርካታ የኬጥኛ ስሞች ይመስላሉ። ከዚያም በፊት በኤብላ ጽላቶች (2100 ዓክልበ. ግ.) ከተዘረዘሩት ከአርሚ ከተማ (ሐለብ?) ነጋደዎች ብዛት፣ ሃያ ያሕል የአርሚ ነጋዴዎች የኬጥኛ ስሞች እንዳሏቸው ይመስላል። ይህ ቋንቋ ከ1900 ዓክልበ. በፊት በሐቲ አገር የሠፈሩት የሓታውያን ቋንቋ ወይም ሐትኛ ምንም ዝምድና አልነበረውም፤ ነገር ግን እነዚህ ኬጥያውያን የተባሉት ከሐቲ ውጭ የወረሩ ነበር። አገሩም «ሐቲ» ከዕብራይስጥ ስም «ሔቲ» (ኬጢ ወይም ኬጥያውያን (መጽሐፍ ቅዱስ)) ጋር ተመሳሳይነት ስላለው፣ እነዚህ ሰዎች አሁን በእንግሊዝኛ «ሂታይት» (ኬጥያውያን) ይባላሉ፤ ቋንቋችውም «ኬጥኛ» ሲባል፣ እንዲያውም በመጀመርያው በካነሽ ከተማ ስለተገኘ በራሳቸው ዘንድ ስያሜው «ነሺሊ» (ማለት ካነሽኛ) ተባለ። (ይህ ቋንቋ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) ^ https://www.academia.edu/9794131/Personal_names_from_Kani%C5%A1_the_oldest_Indo-European_linguistic_material ^ https://zenodo.org/record/1240524"} {"id": "32642", "contents": ""} {"id": "32678", "contents": "ቼኪንግ አካውንት ማለት ባንኮች እና መሰል ተቋማት ገንዘብን ጥሩ ዋስትና ባለው ስፍራ ለማስቀመጥና፣ ያ ገንዘብ በተፈለገ ቁጥር በቀላሉ ለማውጣት እንዲያስችል ብለው የፈጠሩት የፋይናንሻል አግልግሎት አይነት ነው። የቼኪንግ አካውንት ግልጋሎትን ለመጠቀም አካውንት ቁጥር ያስፈልጋል። አካውንት ቁጥሩ የተለያዩ ሰወችንና ተቋማትን ገንዘብ ለያይቶ ለማስቀመጥ ይረዳል። አንድ ሰው መታወቂያውን ሌሎች መለያ ፋይሎቹን በመጠቀም የቼኪንግ አካውንት ከከፍተ በኋላ፣ ባንኩ ለግልሰቡ የቼክ ቡክ ይሰጠዋል። ቼክቡክ ከሁለት ነገሮች ይሰራል፣ እነርሱም ቼክና ዲፖዚት ስሊፕ ሲሆኑ፣ ቼኮች ከአካውንት ቁጥር ውስጥ ባለ ገንዘብ መሰረት የትም ቦታ ለመክፈል ሲያገለግሉ፣ ዲፖዚት ስሊፕ ባንክ ቤት ሄዶ ወደ ተከፈተው ቼኪንግ አካውንት ቁጥር ገንዘብ ለመክፈል (ለማስቀመጥ) ይረዳል። እያንዳንዱ ቼክ ቡክ እና ዲፖዚት ስሊፕ፣ ራውቲንግ ቁጥር እና አካውንት ቁጥር ይኖረዋል። ራውቲንግ ቁጥሩ፣ ባንክ ቤቱን ለይቶ ለማወቅ ሲረዳ፣ አካውንት ነምበሩ ደግሞ የደምበኛውን ማንነት ይለያል። ዳርይሬክት ዲፖዚት፣ አንድ ሰራተኛ፣ የሳምንት ወይንም የወር ደመዎዙ ፣ ከቀጣሪው ድርጅት ቀጥታ ወደ አካውንት ቁጥሩ ሲተላለፍ ነው። ይህ እንግዲህ ሰራተኛው የተከፈለውን ደመዎዝ በየሳምንቱ/ወሩ ከመስሪያ ቤት ወደ ባንክ በማመላለስ ጊዜ እንዳያጠፋ ይረዳዋል። በተጨማሪም፣ በቋሚ ሁኔታ ገንዘቡ ስለሚተላለፍ አንድ አንድ ወጭወችን ያለ ምንም ውጣውረድ ለመክፈል ይጠቅማል።"} {"id": "32684", "contents": "ዴቢት ካርድ ደምበኞች የባንክ አካውንታቸን ሂሳብ ቀጥታ እንዲያገኙ የሚረዳ የፕላስቲክ ካርድ ነው። በዚህ ካርድ ከኤቲኤም ገንዘብ ማውጣት ሲቻል፣ እቃዎችንም በቀጥታ ለመግዛት ይረዳል። ሆኖም በዴቢት ካርድ እና በተመሳሳዩ የክሬዲት ካርድ መካከል ብዙ ልዩነት አለ። ዴቢት ካርድን ደንበኞች ሲጠቀሙ፣ በ አካውንት ቁጥራቸው ውስጥ ካለው ገንዘብ በላይ እንዳይጠቀሙ ጥንቃቄ ማድርገ ያሻል። አለበለዚያ ደንበኞች ካላቸው ገንዘብ በላይ በዴቢት ካርዳቸው ሲከፍሉ፣ ባንኩ በጣም ከፍተኛ ቅጣት ሊቀጣቸው ይችላል። ብዙ ሱቆች ደንበኞቻቸው ዴቢት ካርድ ሲጠቀሙ፣ ተጨማሪ ክፍያ ያስከፍላሉ። ይህን ሲያደርጉ፣ በስውር እንጂ በግልጽ ላይሆን ይችላል።"} {"id": "32690", "contents": "ሰርቲፊኬት ኦፍ ዲፖዚት ወይንም ሲዲ እንደ ሴቪንግ አካውንት የቁጠባ አገልግሎት መስጫ መሳሪያ ነው። ሆኖም ከሴቪንግ አካውንት በተሻለ መልኩ ወለድ ሲያስገኝ፣ ሆኖም ግን የተቆጠበን ገንዘብ በቀላሉ ለማውጣት አያስችልም። በሰርቲፊኬት ኦፍ ዲፖዚት የተቀመጠ ገንዘብ ለተውሰነ ጊዜ (3 ወር፣ ወይንም 6ወር...) ከባንክ እንዳይወጣ ይታገዳል። በዚህ ወቅት ገንዘቡ ቋሚ ወለድ ይወልዳል። ጊዜው ሲያበቃ ገንዘቡን ማውጣት ይፈቀዳል። አለበለዚያ ለቀጣዩ ጊዜ እንደገና ይቀመጣል። በነዚህ በተወሰኑ ጊዜያ ውጭ ደንበኞች ገንዘባቸውን ለማውጣት ቢሞክሩ፣ ከፍተኛ ቅጣት ተደርጎ ገንዘባቸው ይንቀሳቀሳል።"} {"id": "32732", "contents": "Play media እስክስታ ትኩረቱ የትከሻ እንቅስቃሴ የሆነ፣ ነገር ግን የእግር እንቅስቃሴንም የሚያካትት የውዝዋዜ አይነት ነው። እስክስታ የሚለው ቃል እስክስ ከሚለው እንደተመዘዘ ይታመናል። እስክስ ማለት አንድን ነገር ያለ መቆራረጥ ወይንም ፍስስ በሚል መልኩ መስራት እንደማለት ነው። ስለዚህም የትከሻ አካባቢ ንቅናቄ የውሃ አወራረድን ወይንም የፏፏቴ ጅረትን በመወከል ይከወናል። ከላይ ከተሰጠው ትርጓሜ አንጻር አብዛኛው ኢትዮጵያ ውስጥ የሚታዩ የውዝዋዜ አይነቶች በእስክስታ ስር ሊጠቃለሉ ይችላሉ። ልዩነታቸው እንግዲህ በየትኛው የሰውነት ክፍል ላይ ትኩረት እንደሚሰጡ ነው። የጉራጌ እስክስታ ለምሳሌ ከትከሻ ይልቅ ለእግር እንቅስቃሴ ትኩረት ይሰጣል፣ የ ሸዋ እስክስታ (ምንጃር እስክስታ) እንዲሁ ለእግር ትኩረት ሲሰጥ፣ የወሎ እስክስታ (ሆታ) ወደ ትከሻ ያደላል። የጎጃም እስክስታ (እንቅጥቅጥ፣ ዝናብ፣ ድረባ)እና የጎንደር እስክስታ (ዋንጫ ልቅለቃ፣ ደበኔ እስክስታ) ወደ ላይ ሰውነት ክፍል እንቅስቃሴ እያደላ ይሄዳል። የትግራይ እስክስታ (እስታሌላይ፣ አውረስ ) በመዘዋወር ላይ ሲያተኩር እስክስታን እንደ ቤት መምቻነት ይጠቀማል። የኦሮሞ እስክስታ (ረጋዳ፣ ሻጎየ፣ ኢጪሳ )እንዲሁ እስክስታንና የጭንቅላት እንቅስቃሴን ለቤት መምቻነት ይጠቀማል። ስለሆነም፣ እስክስታ፣ ሰፋ ባለ ሁኔታ ሲተረጎም ብዙ አይነት ውዝዋዜዎችን አጠቃሎ ሊተረጉም ይችላል። እስክስታ ከኢትዮጵያም ባለፈ በአሜሪካውያን ዘንድ እንደ አዲስ የውዝዋዜ አይነት ሲተገበር ይታያል። በተለይ የሃርሌም ሼክ የሚባለው እንቅስቃሴ ከኢትዮጵያ ውዝዋዜ የሚመነጭ ነው።"} {"id": "32768", "contents": "የወባ ትንኝ ወይንም ቢንቢ የዝንብ አይነት እንስሳ ናት። የትንኝ ሴቶች ተዋህስያን ስለሆኑ በደመ ሙቅ እንስሳት ላይ አርፈው፣ የእንስሳውን ቆዳ በሹል አፋቸው ከበሱ በኋላ፣ ምራቃቸውን ይረጩበታል። ይህን እሚያደርጉት የበሱት እንስሳ ደም እንዳይረጋ ነው። በእዚህ ሁኔታ ነገሮችን ካመቻቹ በኋላ፣ የአረፉበትን እንስሳ ደም ይመገባሉ ማለት ነው። በሽታ የሚያጋቡት፣ ቆዳ ሲበሱ ወይንም ደም ሲመጡ ሳይሆን፣ ምራቃቸውን ሲረጩ ነው። ለእዚህ ምክንያቱ በምራቃቸው ውስጥ አደገኛ ተውሳኮች ጎጆአቸውን ቀልሰው ስለሚኖሩ ነው ። በመገቡበት ቦታ ላይ እከክ የተነሣበት ምክንያት ምራቃቸው ቆዳውን ስለሚያሳውከው ነው። ወንዶች ትንኞች የአበባ ጣዝማ ነው ምግባቸው። ሴቶቹም እንዲሁ የአበባ ጣዝማ ይመገባሉ፣ ሆኖም እንቁላል ሊጥሉ ሲሉ ብዙ ፕሮቲን ስለሚያስፈልጋቸው፣ የግዴታ ደም መምጠጥ አለባቸው። አለበለዚያ እንቁላል መጣል አይችሉም። ^ Harrison, Gordon A. 1978. Mosquitoes, malaria, and man: a history of the hostilities since 1880 ISBN 0525160256 / 0-525-16025-6 ^ Day, Nancy 2001. Malaria, West Nile, and other mosquito-borne diseases Enslow. ISBN 9780766015975"} {"id": "32846", "contents": "ሚያዝያ ፳፯ አደባባይ ወይንም የአራት ኪሎ ሐውልት አዲስ አበባ ከጣሊያን አገዛዝ በ1933 ዓ.ም. ነጻ ስለወጣችበት ቀን ማስታወሻ የቆመ ሐውልት ነው።"} {"id": "33530", "contents": "እናቲቱ ማሪያም ደብረ ታቦር፣ ጎንደር የሚገኝ ቤ/ክርስቲያን ሲሆን በ1344 ዓም እንደተመሰረት ይጠቀሳል።"} {"id": "33590", "contents": "በኦጋዴን ክልል በኢትዮጵያ እና በኢጣልያዊ ሶማልያ ያለውን ድንበር እንዲያሠምሩ የተላኩት የብሪታንያ እና የኢትዮጵያ ልዑካን በዚሁ ክልል ውስጥ ለሥራ ይዘጋጁ ነበር። በዚህ ጊዜ ‘ሙስቲ’ በሚባል የኢጣልያ መቶ ዓለቃ የሚታዘዙ ሁለት መቶ ሶማሌያዊ ወታደሮች የኢትዮጵያን ድንበር ጥሰው፤ ከሺህ በላይ የውሐ ጉድጓዶች የነበሯትን፤ በኢትዮጵያ ክልል ውስጥ ያለችውን ወልወልን ከበዋት ተገኙ። በወቅቱ የኦጋዴን ገዥ የነበሩት የፊታውራሪ ሺፈራው ወታደሮችና የኢጣልያን ወገን በሚመራው በሻለቃ ቺማሩታ ወታደሮች ለሁለት ሣምንታት ከተፋጠጡ በኋላ በኢትዮጵያና በፋሽስታዊ ኢጣልያ መካከል ለአምሥት ዓመታት የተከተለው ጦርነት ክብሪት ተጫረ። == ማጣቀሻ == ^ Mockler, Anthony, “Haile Selassie’s War” (2003), p 37-39"} {"id": "33686", "contents": "እናርጅ እናውጋ በምስራቅ ጎጃም የሚገኝ ወረዳ ነው። አባይ ወንዝ ይህን ወረዳ ከደቡብ ወሎ ይከፍለዋል። በዚህ ወረዳ ሁለት ከተሞች ይገኛሉ ፈለገ ብርሃን እና ከሱ የሚተልቀው ደብረ ወርቅ ናቸው።"} {"id": "33734", "contents": "ገድሎ ማንሣት በአማርኛ ፈሊጣዊ አነጋገር የሆነ ዘይቤ ነው። ከሰደቡ በኋላ እንደገና ማሞገስ አለሚቱ ገድሎ ማንሳት ትችልበታለች።"} {"id": "47282", "contents": "ዮሐንስ ጉተንቤርግ (1390-1460 ዓም) የጀርመን አሳታሚ ሲሆን እርሱ የማሳተሚያ መኪና የፈጠረ ነው። መጽሐፍ ቅዱስ በማሳተሙ ደግሞ ዝነኛ ነው። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "47324", "contents": "አኪራ ኩሮሳአዋ (ጃፓንኛ፦ 黒澤 明) 1902-1990 ዓም. ዝነኛ የጃፓን ፊልም ሠሪ እና ዳይሬክተር ነበር።"} {"id": "47402", "contents": "ዣን ዳርክ (ፈረንሳይኛ፦ Jeanne d'Arc; እንግሊዝኛ፦ Joan of Arc /ጆን ኦቭ አርክ/) 1404-1423 ዓም በእንግሊዝ-ፈረንሳይ መቶ ዘመን ጦርነት ጊዜ የፈረንሳይ ሴት አርበኛ ነበረች። በሮማን ካቶሊክ ዘንድ ቅድሥት ትባላለች። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "44450", "contents": "ካምቦብላስኮን (ካምቦ ብላስኮን) በጣልያን አገር አፈ ታሪክ ዘንድ በራዜና (ኤትሩርያ) የነገሠ ንጉሥ ወይም «ዩፒተር» ነበር። አኒዩስ ደ ቪተርቦ ባሳተመው ጽሑፍ እንደሚለው፣ ካምቦብላስኮን የሞርጌስ ተከታይ ነበር። አባቱ የፊተኛው ንጉሥ አልቴዩስ ልጅ ብላስኮን ሲሆን፣ የሞርጌስ አባት አትላስ ኪቲም በነገሠበት ጊዜ አትላስ ሴት ልጁን ኤሌክትራ ለልዑል ካምቦብላስኮብ በትዳር ሰጥቶ ነበር። ከዚህ በላይ ከሠፈርኞች ጋራ እጮኞቹን ወደ አልፕ ተራሮች እንዲሠፈሩ ላካቸው። ሞርጌስ አባቱን ተከትሎ ምናልባት የልዑል ካምቦብላስኮን ድርሻ ትክክል እንዳልሆነ አስቦ ካምቦብላስኮንን አልጋ ወራሹን (ኮሪቱስ) አደረገው። ከዚህ ትንሽ በኋላ አልፎ ካምቦብላስኮን የአያቱን የአልቴዩስን መንግሥት ወረሰ። ካምቦብላስኮን በበኩሉ በ1828 ዓክልበ. ግድም ልጁን ያሲዩስ ያኒጌና «ኮሪቱስ» (አልጋ ወራሽ አደረገው። ይህም ያሲዩስ በሚከተለው ዓመት (1827 ዓክልበ. ግ.) የኬልቲካ ዙፋን ከዘመዱ ከቤሊጊዩስ ወረሰ። በዚህም ወቅት የተራራ ኗሪዎች (የ«አቦሪጌኔስ» ወገን) ንግሥት ሮማ ልጅ ሮማነሦስ ተከተላት። ካምቦብላስኮን የ«ሞንትብላስኮን» (አሁን ሞንተፊያስኮኔ በጣልያን) እንዲሁም የ«ኮሪቱስ» (አሁን ታርኲኒያ) ከተሞች መሥራች ይባላል። የካምቦብላስኮንና የኤሌክትራ ሦስት ልጆች ያሲዩስ፣ ዳርዳኑስና አርሞኒያ ይባላሉ፤ ዳርዳኑስም በመጨረሻ ወንድሙን ያሲዩስን በጦርነት ከገደለው በኋላ ወደ አናቶሊያ ፈልሶ ትሮያን እንደ መሠረተ ይባላል።"} {"id": "44456", "contents": "ፍድቀል (Fidchell) ሠንጠረዥን የመሰለ የጥንታዊ አይርላንድ ጨዋታ ነበር። ተመሳሳይ ጨዋታ በዌልስ ጒድብወል ተባለ። ፍድቀል የሚታወቀው በተለይ ከሥነ ጽሑፍ ጥቅሶች ሲሆን የጨወታው መልክ ወይም ደንቦች በትክክል እርግጠኛ አይደሉም። ከነዚህ ፍንጮች አሁን ስለ ፍድቀል አጨዋወት በርካታ ልዩ ልዩ አስተሳስቦች አሉ። ባብዛኞቹ ግመቶች ዘንድ የአንዱ ወገን ንጉሥ በሠንጠረዡ መካከል በመቆም ይጀምራል። ከእርሳቸው መሃል ሌሎች የሚከለከሉ ክፍሎች አሉ። የሌላው ወገን ክፍሎች በሠንጠረዡ ዳሮች ይጀምራልሉ፣ እነርሱ ንጉሡን ለመክበብ እየሞከሩ ንጉሡ ግን ወደ ማዕዘን በመድረስ ያሸንፋል። በትውፊቶቹ ዘንድ ይህ ጨወታ በሉግ (ምናልባት 15ኛው ክፍለ ዘመን ዓክልበ.) ተፈጠረ፤ ታምራዊ የነገሥታት ጨወታ ሲሆን አጨዋወቱ በውግያ ውጤት ላይ ተጽእኖ እንደ ነበረው በትውፊቶቹ ይጻፋል። በአንዱም ትውፊት በራሳቸው በቀጥታ የሚንቀሳቀሱ ክፍሎች የነበሩት ታምራዊ የፍድቀል ሠንጠረዥ ተገኘ። የፍድቀል ትርጉም «የእንጨት ጥበብ» ቢሆን በብዙ ትውፊቶች ክፍሎቹ ከወርቅና ብር እንደ ተሠሩ ይባላል። በሥነ ቅርስ አንዳንድ የሠንጠረዥ ሠሌዳ ሲገኝ ሊቃውንቱ ግን የትኛው የጨወታ አይነት እንደ ጠቀመው በእርግጥ ሊያውቁ አይችሉም። የፍድቀል ደንቦች (አንድ አስተያየት) ፍድቀል፦ አንድ አስተያየት በክብ ሠንጠረዥ ላይ"} {"id": "38714", "contents": "ደጋ ዳሞት በአማራ ክልል ምዕራብ ጎጃም የሚገኝ ወረዳ ነው። የወረዳው ዋና ከተማ ፈረስ ቤት ይባላል። ደጋ ዳሞት በስተምስራቅ ከታች እስከ ላይ ሙሉ በሙሉ ከ ቢቡኝ ወረዳ ጋር ይዋሰናል። ስዩም ይዘንጋው ድንቁ (talk) 14:46, 23 ጁላይ 2019 (UTC)"} {"id": "38720", "contents": "ጃን አሞራ በአማራ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "47522", "contents": "ባሪ (ጣልያንኛ፦ Bari) የጣልያን ከተማ ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "34142", "contents": "ታኅሣሥ ፲፰ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻፰ተኛው እና የመፀው ወቅት ፹፫ተኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፪፻፶፰ ቀናት በ ዘመነ ዮሐንስ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፪፻፶፯ ቀናት ይቀራሉ። ፲፱፻፷፯ ዓ/ም - የኢትዮጵያ ጊዜያዊ ወታደራዊ መንግሥት በኢትዮጵያ ራዲዮ እና ትይዕንተ መስኮት (ቴሌቪዥን) ስርጭት የወሰነውን ማሻሻያ ይፋ አደረገ። በዚህ መሠረት በራዲዮ የጋልኛ (ኦሮምኛ) ሥርጭት ለመጀመሪያ ጊዜ ሲወጠን በአንጻሩ የፈረንሳይኛ ሥርጭትን ሰረዘ። የእንግሊዝኛ ፕሮግራሞቹን ደግሞ በራዲዮም በቴለቪዥንም ቅነሳ እንደሚደረግ አስታወቀ። {{en]] P.R.O., FCO 371/1829 - ANNUAL REVIEW FOR ETHIOPIA FOR 1974"} {"id": "44516", "contents": "ኡርዱኩጋ ከ1744 እስከ 1741 ዓክልበ. ድረስ የኢሲን ንጉሥ ነበረ። በሱመር ነገሥታት ዝርዝር መሠረት ለ4 አመት ብቻ ነገሠ። ከተገኙትም የአመት ስሞች የተነሣ ከ3 ወይም 4 አመት በላይ እንዳልነገሠ ይመስላል። ኡርዱኩጋ ኢተር-ፒሻን ተከተለው። ከእርሱ በኋላ ሱመርኛ ስም ያለው ንጉሥ በመስጴጦምያ አልነገሠም፤ በዚህ ወቅት ሱመርኛ መነጋገሪያ ከመሆን ቢጠፋም ተማሪዎች ግን ይማሩት ነበር። ከዘመኑ አንዳንድ ቅርስ ተገኝቷል። ከዚያ በኋላ ሲን-ማጊር ኡርዱኩጋን በኢሲን ተከተለው። የኡርዱኩጋ ዓመት ስሞች"} {"id": "44546", "contents": "ኒው ዚላንድ እግር ኳስ በኒው ዚላንድ የእግር ኳስ አስተዳዳሪ አካል ነው። በ1891 እ.ኤ.አ. የተመሠረተ ሲሆን የፊፋ ዕውቅና ያገኘው በ1948 እ.ኤ.አ. ነው። አካሉ የኒው ዚላንድ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድንን እና ሰባት የእግር ኳስ ፌዴሬሽኖችን ይቆጣጠራል። የተለያዩ ብሔራዊ ውድድሮችንም ያዘጋጃል። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "47594", "contents": "ፍራንቼስኮ ቶቲ (ጣልኛ፦ Francesco Totti 1969 ዓም - ) የጣልያን እግር ኳስ ተጨዋች ነው። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "44558", "contents": "የካሜሩን እግር ኳስ ፌዴሬሽን (ፈረንሣይኛ፦ Fédération Camerounaise de Football) የካሜሩን እግር ኳስ አስተዳዳሪ አካል ነው። ፌዴሬሽኑ የተመሠረተው በ1959 እ.ኤ.አ. ሲሆን የካሜሩን ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድንንና የተለያዩ ብሔራዊ ውድድሮችን ያዘጋጃል። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "44564", "contents": "የሞሮኮ የዘውድ እግር ኳስ ፌዴሬሽን (ዓረብኛ፦ الجامعة الملكية المغربية لكرة القدم‎) (ፈረንሣይኛ፦ Fédération royale marocaine de football) የሞሮኮ እግር ኳስ አስተዳዳሪ አካል ነው። ፌዴሬሽኑ የሞሮኮ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድንንና የተለያዩ ብሔራዊ ውድድሮችን ያዘጋጃል። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "44582", "contents": "{{{ርዕስ}}} {{{ርዕስ}}} [{{fullurl:{{{ቀይር}}}|action=edit}} ቀይር] [[|ዋቢ...]] የአንድ ግዝፈት ያለው አካል መጠሪያ ብቻ ማለት አይደለም። ስም ከመጠሪያነት ባሻገር ግዝፈት ያለውን አካል ይወክላል። ደግሞ ይዩ፦ ስም (ሰዋስው) (ይህ ቋንቋ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) የተፅኦ proper የወል common የረቂቅ abstract ዋና ዋና የስም አይነቶች ናቸዉ፡፡"} {"id": "47660", "contents": "ንሥር ከጭላት አስተኔ አንዳንዱን ዝርያ ቤተሠብ ያመልክታል። ከንሥሮች በቀር ይህ የጭላት አስተኔ ደግሞ አሞራ፣ ጥምብ አንሣ፣ ጭላት፣ ጭልፊት ያጠቅልላል። (በአሜሪካዎች የሚገኙ አሞራዎች ግን ከዚህ ወገን አይደሉም)።"} {"id": "47678", "contents": "ፐንጃብኛ (ፐንጃቢ) በፓኪስታንና በምዕራብ ሕንድ አገር ክፍሎች የሚነገር ሕንዳዊ-ኢራናዊ ቋንቋ ነው። በአረብኛ ጽሕፈት ወይም በሕንዳዊ ጽሕፈት (ጉርሙኪ አቡጊዳ) ሊጻፍ ይችላል። (ይህ ቋንቋ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "47696", "contents": "ካርናተከ በደብብ የምትገኝ የሕንድ ክፍላገር ናት።"} {"id": "47726", "contents": "የፈረንጅ ጽድ (Pinus) በውጭ አገር የሚገኝ ሁሌ ለምለም የዛፍ ወገን ነው።"} {"id": "47840", "contents": "የሙዝ ወገን (Musa) በሥነ ሕይወት ሊቃውንት የሙዝ ፍሬ አይነቶች የሚሰጡ ዕጽዋት ሁሉ ናቸው። በዚህ ወገን ውስጥ ሳባ ያህል ልዩ ልዩ አይነት ሙዝ የሚስጡ ዝርያዎች አሉ። የሙዝ ወገን መጀመርያ በተፈጥሮ የተገኘው በኒው ጊኒ ደሴት ላይ እንደ ነበር ይታመናል። በዚያ በተፈጥሮ ፍሬውን የሚበሉት እንስሶች በተለይ የሌት ወፍና የዛፍ ካንጋሮ ናቸው። ከዚያ የሙዝ ተክሎች በሰው ልጅ አማካኝነት በጥንት ወደ ምዕራብ እንደ ተስፋፋ ይታመናል።"} {"id": "47846", "contents": "የበጢሕ ወገን (Citrullus) ከበጢሕ (ሃብሃብ) ጭምር ሌሎች ዝርያዎች አሉት። በጢሕ ወይም ሃብሃብ C. lanatus የትሪንጎ ዱባ ወይም «ጻማ» C. caffer (ቀድሞ የ C. lanatus አይነት ታሠበ) የናሚብ ፃማ - በናሚቢያ የሚገኝ የዱር መራራ በጢህ C. ecirrhosus የበረሃ ቅል (ወይም ሐንደል < አረብኛ፦ /ሐናዝል/) C. colocynthis ይህ የበጢሕ ወገን ደግሞ በዱባ አስተኔ ውስጥ ይመደባል።"} {"id": "47858", "contents": "ካይዘን (ጃፓንኛ፦ 改善 «ማሻሻል» ማለት ነው) የአመራር ፍልስፍና ነው። ከጦርነቱ በኋላ በጃፓን ድርጅቶች ተለማ። በአንዳንድ ኢንዱስትሪ በተለይም በአንዳንድ መኪና ፋብሪኮች (ቶዮታ ድርጅት) በተግባር ውሏል። የካይዘን ፍልስፍና ዘዴ በአጭሩ «ማቀድ -> ማድረግ -> ማመልከት -> መገሰብ/ማስተካከል» ይባላል። በተጨማሪ ማናቸውም ዕንቅፋት በደረሰ ጊዜ የሥሩን ጠንቅ ለማወቅ አምስት ጊዜ «ለምን» መጠይቅን ያስተምራል። (እያንዳንዱ ምክንያት ላይኛ ምክንያት እንዳለው በማሠብ)። እንዲህ ሲደረግ አንድ የሚታወስ መርኅ «የሚጎደለው ሂደቱ እንጂ ሰዎቹ አይደሉም» ነው ይባላል። የ«ካይዘን» ትርጉም ከጃፓንኛ እንዲያውም «ማሻሻል» ሲሆን፣ ብዙ ጊዜ ፅንሰ ሀሣቡ እንደ «ምንጊዜም ማሻሻል» ይተረጎማል።"} {"id": "47864", "contents": "ጁባ የደቡብ ሱዳን ዋና ከተማ ነው።"} {"id": "47870", "contents": "Y / y በላቲን አልፋቤት 25ኛው ፊደል ነው። የY መነሻ እንደ ሌሎቹ F፣ U፣ V እና W ሁሉ ከቅድመ-ሴማዊ ጽሕፈት «ዋው» ደረሰ። በፊንቄ ጽሕፈት የ«ዋው» ድምጽ እንደ ተናባቢ («ው») ሲሆን፣ በጥንታዊ ግሪክ አልፋቤት ግን ይህ ምልክት የአናባቢ ድምጽ «ኡ»፣ በኋላም «ኢው» (Υ, υ ወይም «ኢውፕሲሎን») ለማመልከት ተጠቀመ። በኤትሩስክኛ ደግሞ ይህ «Y» ለአነባቢው «ኡ» ይወክል ነበር። በሮማይስጥ ቅርጹ ከ400 ዓም ያህል በኋላ እንደ «V» ተቀየረ፣ ይህም አንድላይ ተነባቢውን «ው» ወይም አናባቢውን «ኡ» አመለከተ። በኋላ የግሪክኛ ቃላት በሮማይስጥ ፊደል ለመጻፍ፣ /ኢው/ የሚል አናባቢ ጉድለት ለመሞላት የሮሜ ቄሣር ክላውዴዎስ አዲሱን ፊደል Ⱶ ፈጠረ፤ ከክላውዴዎስ ዘመን በኋለ ግን (46 ዓም) የⱵ ጥቅም ተተወ። በ85 ዓም አካባቢ አዲሱ ፊደል «Y» በቀጥታ ከግሪክ ለ፪ኛ ጊዜ ተበደረ። በሚከተሉ ዘመናት የ«Y» ድምጽ ባብዛኛው ከ/ኢው/ ወደ /ኢ/ ተቀለለ። በዘመናዊ እንግሊዝኛ አጠራር ይህ ደግሞ ስለ ታላቅ የአናባቢ መፈራረቅ «Y» እንደ /አይ/ ሊያሰማ ይችላል፤ ለምሳሌ፦ my /ማይ/ (የኔ) ። በተጨማሪ እንደ ተናባቢው /ይ/ ይጠቅማል፤ ይህ የነባሩ የመካከለኛ እንግሊዝኛ ፊደል «ȝ» (/ይ/፣ /ኅ/ ወይም /ግ/) በመተካት ነው። በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ Y የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ።"} {"id": "47876", "contents": "አርኖልድ ሽዋርዝንገር (ተወለዱ በ1939 ሀምሌ 23)፣ ናቸው ኦስትሪያ፡አሜሪካዊ የአክሽን ፊልም ተዋናይ እና የቀድሞ ፖለቲከኛ። ከ1995 እስከ 2003 የአሜሪካ አንዷ ግዛት የሆነችው የካሊፎርኒያ መሪ ነበሩ። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "44816", "contents": "ሌቫዲያኮስ የእግር ኳስ ክለብ (ግሪክኛ፦ Ποδοσφαιρική Ανώνυμη Εταιρεία Αθλητικός Ποδοσφαιρικός Όμιλος Λεβαδειακός) በሊቫዴያ፣ ግሪክ የሚገኝ የእግር ኳስ ክለብ ነው። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "47888", "contents": "ዛራጎዛ (እስፓንኛ፦ Zaragoza) የእስፓንያ ከተማ ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "38852", "contents": "ቤጮ በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው። {{አቀማመጥ |align=center ቤጮ በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "47972", "contents": "«አል ናይት ሎንግ (አል ናይት)» (All Night Long (All Night)) ከ1983 እ.ኤ.አ. (1975 ዓም) የሆነ የላዮነል ሪቺ ነጠላ ዘፈን ነው። ከሁለተኛ (ለብቻው ያለ ዘ ኮሞዶርዝ ቡድኑ) አልበሙ ካንት ስሎ ዳውን ነው፤ በብዙ አገራት በዚያው አመት እስከ #1 ሥፍራ ድረስ ፈለቀ። ዓለም ዙሪያ ተወደደና በሌሎችም ተቀርጿል። በዐረብኛም አገራት አሁንም ይወደዳል። በ2013 እ.ኤ.አ. (2006 ዓም) በታተመ ቃለ መጠይቅ፣ ላዮነል ስለ ዘፈኑ የሚከተሉትን አዲስ መረጃዎች ገልጿል። በመጀመርያ ለዚህ ዜማ አርእስት አነበረውም። አርእስቱን ያገኘው እንዳጋጣሚ አንድ ጃማይካዊ ሃኪም የሆነ ጓደኛው «አል ናይት ሎንግ» ሲል ያንጊዜ ዝም ብሎ አወቀው። የ«አፍሪከኛ» ቃላቶች እንቶ ፈንቶ (ለማዝናናት) ናቸው እንጂ በውነት ቋንቋ አይደለም። የውነተኛ ቋንቋ ፈልጎ ነበር፣ ግን የሚስማማ አፍሪካዊ አረፍተ ነገሮች ለማግኘት ጊዜ አልነበረውም። ስለዚህ ከልቡ ፈጠረው። በቻይና ሕዝባዊ ሪፐብሊክ ብዙ አሜሪካዊ ሙዚቃ ባይፈቅድም ይህና ሌሎች የላዮነል ሪቺ ዘፈኖች ተፈቅደዋልና እንግሊዝኛን ለማስለምድ በትምህርት ቤት እንኳ ተጠቅመዋል። ዘፈኑ ሲወጣ የ«ኤምቲቪ» ጣቢያ ገና አዲስ ነበር። ብዙ የጥቁር ዛፋኞች ሙዚቃ አናጫወትም ብለው ነበር። ሆኖም በተመልካቾቻቸው ምርጫ #1 ስለ ሆነ ሀሣባቸውን ቀየሩ። በቅርብ ያልፉት የኦፔራ ሙዚቃ አንጋፋ ዘማሪ ሉቻኖ ፓቫሮቲ ከሁሉ የሚወዱት ዘፈን ብለውታል። ላዮነል ሪቺ 1983 እ.ኤ.አ. - ቪዴኦው ^ http://nypost.com/2013/09/21/five-surprising-facts-about-richies-classic-all-night-long/"} {"id": "44924", "contents": "ናኮችታንክ በዛሬው ዋሺንግተን ዲሲ ሥፍራ ከ1660 ዓ.ም. አስቀድሞ የተገኙ ኗሪዎች ከተማና ጎሣ ነበር። አሁን በዋሺንግተን ያለው ፈሳሽ አናኮስቲያ ወንዝ ስም ከ«ናኮችታንክ» የመጣ ነው። ባካባቢያቸው የኖሩት የፒስካታወይ ጎሣ ጓደኞች ነበሩ፤ ቋንቋቸውም የተዛመደ ቀበሌኛ ነበረ። ከፖቶማክ ወንዝ ማዶ በአሁኑ ስሜን ቭርጂኒያ የነበረው ዶግ ብሔር እንዲሁም በዘርም ሆነ በልሳን ዘመዶቻቸው ነበሩ። ናኮችታንክ መጀመርያ በእንግላንድ አለቃና ዠብደኛ ጆን ስሚስ በ1600 ዓ.ም. በካርታ ተመዘገበ። ያንጊዜ በጀጐል (የተሳሉ እንጨቶች አጥር) ተከበበ፤ ፹ ጎበዞችና በጠቅላላው ፫፻ ሰዎች ይኖሩበት ነበር። ሩቅ ነገዶች እስከ ኢሮኳ ብሔሮች ድረስ (ዛሬ ኒው ዮርክ) በጣም የተወደደውን የቢቨር (ኣቆስጣን የመሰለ ዘራይጥ) ቆዳ ለመነገድ ወደ ናኮችታንክ ይመጡ ነበር። የ«ናኮችታንክ» ትርጉም እንዲህ «የንግድ ከተማ» ማለት ነበር። በ1614 ዓ.ም. የኢንግላንድ አለቃ ሄንሪ ፍሊት ከናኮችታንክ ተወዳዳሪ ከፓታዎመክ ብሔር ጋር ተባብሮ፣ በናኮችታንክ ላይ አደጋ ጣለ፣ ከተማውን አቃጠለና 18 ኗሪዎች ገደለ። በሚከተለው ዓመት የናኮችታንክ ጎበዞች ፍሊትን ማረኩት፣ ለ፭ ዓመታት ያዙትና ቋንቋቸውን አስተማሩት። በ1620 ዓ.ም. ፍሊት አመለጠ፤ በ1624 ዓ.ም. ወደ ናኮችታንክ ተመልሶ ፰፻ የአቋስታ ቆዳዎች ገዛ። በአሁኑ ጆርጅታውን፣ ዲሲ ሠፈር ሌላ «ቶሖጋ» የተባለ መንደር ነበራቸው። በ1660 ዓ.ም. ያሕል ብዙዎች በተስቦ ዓርፈው የተረፉት ናኮችታንክ ኗሪዎች ወደ አናኮስቲን ደሴት በፖቶማክ ወንዝ ውስጥ ሐዱ፤ ይህም አሁን ቲዮዶር ሮዘቨልት ደሴት ይባላል። ከዚያ በኋላ የጎሣው ቅሬታ ከፒስካታወይ ብሔር ጋራ አንድላይ ሄደ። Burr, Charles R. \"A Brief History of Anacostia, Its Name, Origin, and Progress\", Records of the Columbia Historical Society, 1920."} {"id": "36488", "contents": "እስፓንኛ (español /ኤስፓኞል/ ወይም castellano /ካስተያኖ/) ከሮማይስጥ የደረሰ ከሮማንስ ቋንቋዎች ቤተሠብ አንድ ነው። ከ400 ሚሎዮን ተናጋሪዎች በላይ አሉት።"} {"id": "38888", "contents": "ኡራጋ (ወረዳ) በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው። {{አቀማመጥ |align=center ኡራጋ (ወረዳ) በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "38894", "contents": "ለኮምቦልቻ ወረዳ በአማራ ክልል፣ ኮምቦልቻ ይዩ። ኮምቦልቻ ወረዳ በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "38900", "contents": "ዋማ ቦናያ በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው። {{አቀማመጥ |align=center ዋማ ቦናያ በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "38906", "contents": "ያያ ጉለሌና ደብረ ሊባኖስ በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው። {{አቀማመጥ |align=center ያያ ጉለሌና ደብረ ሊባኖስ በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "36764", "contents": "ሆንዱራስ በመካከለኛው አሜሪካ የምትገኝ አገር ናት። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "45230", "contents": "ሮማርዮ ሪከርድስ ባለፉት 15 ዓመታት በሙዚቃ አሳታሚነት እንዲሁም አከፋፋይነት የካበተ ልምድ ያለው ሲሆን አሁን ደግሞ በፊልም ስራዎች በሙዚቃ ክሊፖች እንዲሁም አለም አቀፍ ደረጃውን የጠበቀ ሙሉ የፕሮዳክሽን ስራ ጀምራል፤፤ ሮማርዮ ሪከርድስ በኢትዮጵያ ሰፊ የስርጭት አድማሱን በማስፋት በአሁኑ ወቅት ተመራጭ የሙዚቃ አሳታሚ እና አከፋፋይ መሆኑ ተመስክሮለታል በቅርቡም ኦንላይን የሙዚቃ ገብያ በኢትዮጵያ ለመጀመር በዝግጅት ነይ ነን በተጨማሪም ሮማርዮ ሪከርድስ ራሱን ወደ ኢንተርቴመንት ካምፓኒ ለማሳደግ ከኢትዮጵያ ውጭ ካሉ የውጭ ሀገር ተመሳሳይ ካምፓኒዎች ጋር ለመስራት በዝግጅት ላይ ነው፡፡ ይህም የኢትዮጵያን ሙዚቃ አለም አቀፍ ተቀባይነት እንዲያገኝ የበኩላችንን ድረሻ ለመወጣት የረዳናል፡፡ ልዩነቱ የደንበኞቻችን ብዛት የዘመኑን ቴክኖሎጂ ተጠቀመን ሰርቪስ መስጠቱ በኢትዮጵያ በቂ እና ሰፊ ሽፋን ያለው የስርጭት አድማሱ ከነባር እና አዳዲስ አርቲስቶች ጋር መስራቱ ታማኝነቱ አርቲስቱን በሚመጥን ደረጃ ፕሮሞሽን መስራቱ በቅርቡ ለህዝብ ያቀረባቸው ስራዎች ውስጥ 1. በሙዚቃ አልበም ደረጃ የተወዳጆን አርቲስት የሐመልማል አባተን ያደላል አልበም የተወዳጁን አርቲስት ቴዎድሮስ ታደሰን ትናንት እና ዛሬ አልበም የተወዳጁን ይሳቅ ባንጃው ክላሲካል ስራዎች እና ሌሎች 2. በሙዚቃ ክሊፖ ከፍተኛ ተወዳጅነትን ያገኙትን ስበርየ እና ልብ አይሞት የባህል ክሊፖች እና ሌሎች 3."} {"id": "45422", "contents": "ሞጣ ከተማ የምትገኘው በአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት በምስራቅ ጎጃም ዞን፣ በ ሁለት እጁ እነሴ ወረዳ ከአዲስ አበባ በ371 ኪሜ ከክልሉ መንግስት መቀመጫ ከሆነችው ባህርዳር ከተማ ደግሞ 120 ኪሜ ርቀት ላይ ከዞኑ መቀመጫ ከሆነችው ከደብረማርቆስ ደግሞ 192 ኪሎሜትር ርቀት ላይ ነው። አስትሮኖሚያዊ መገኛ ቦታዋ ደግሞ 11º 04’ ምስራቅ ላቲቲዩድ እና በ37º 52’ ሰሜን ሎንጊትዩድ ነው። ሞጣ ከተማ የተቆረቆረችው በ 1747 ዓም ነው። የሞጣ ከተማ ስያሜን ስንመለከት ሁለት አይነት አመለካከቶች ይነሳሉ፡፡ የመጀመሪያው አመለካከት “አባ ሞፃ” ከሚባል መነኩሴ ስም የተወሰደ ነው የሚል ሲሆን ይኸውም መነኩሴ የሞጣ ደብረ ገነት ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን ከመደበሩ በፊት የነበረና በቤተክርስቲያኑ የተቀበረ የመጀመሪያው ሰው ነው የሚል ነው፡፡ በብዛት ተቀባይነት ያለው አመለካከት ደግሞ የሞጣ ደብረ ገነት ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን አሰሪ ከሆነችው ከንግስት ምንትዋብ ልጅ ከልዕልት ወለተ እስራኤል ታሪክ ጋር የተያያዘ ነው፡፡ ልዕልቲቱ ቤተክርስቲያን ማሰራት ትወድ ስለነበር አባቶች እሷ ከሞተች ማካካሻ ይሆናል ተብሎ የተሰጣት በመሆኑ ከዚያ የመጣ ስያሜ ነው ይላሉ፡፡ ልዕልት ወለተ እስራኤል የሞጣ ደብረ ገነት ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያንን ከደበርሽ ከተማዋ ታድጋለች ያንች ህይወት ግን ያልፋል ነገር ግን መድሃኒያለም ቤተክርስቲያንን ከደበርሽ እድሜሽ ይረዝማል ከተማዋ ግን አታድግም የሚል ራዕይ አይታ ስለነበር ከተማዋ ብታድግና የእኔ ህይወት ቢያልፍ ይመረጣል በማለት የሞጣ ደብረ ገነት ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያንን ደበረች ከዚያም በኋላ ህይወቷ እንዳለፈና ከተማዋም ለእርሷ ማካካሻ እንዲሆን ተብሎ ከ1747 ዓ.ም ጀምሮ ስያሜዋን ያገኘች መሆኑን መረጃዎች ያመለክታሉ፡፡ ሞጣ ጊዮርጊስ በ2005 ዓ.ም በማዕከላዊ የስታቲስቲክስ ባለስልጣን በተካሄደው የህዝብ ትንበያ መሰረት የከተማዋ ነዋሪ ህዝብ ብዛት 33,500 ነበር። ከዚህም ውስጥ 17060 (51%) ወንዶችና 16440 (49%) ሴቶች ናቸው፡፡ ስዩም ይዘንጋው ድንቁ (talk) 14:24, 23 ጁላይ 2019 (UTC)"} {"id": "38324", "contents": "ንጉሥ ሣህለ ሥላሴ የሸዋው መስፍን የራስ ወሰን ሰገድ እና የመንዝ ባላባት የአፍቀራ ጎሌ ልጅ የወይዘሮ ዘነበ ወርቅ ልጅ ናቸው። በዘመኑ ኢትዮጵያን አንድ አድርጎ የሚገዛ ምኒልክ የሚባል ንጉሥ ይነግሣል የሚባል ንግርት ስለነበር፣ አባታቸው ምኒልክ ብለዋቸው ነበር። ሣኅለ ሥላሴ ትምህርታቸውን በሰላ ድንጋይ ደብር ሲከታተሉ ከቆዩ በኋላ አባታቸው ራስ ወሰን ሰገድ ቁንዲ ላይ ሰኔ ፩ ቀን ፲፰፻፭ ዓ/ም ላይ ሲያርፉ የሸዋን አልጋ አውርሰዋቸው አለፉ። ብላቴን ጌታ ኅሩይ ወልደ ሥላሴ ‘የኢትዮጵያ ታሪክ ፦ ከንግሥተ ሳባ እስከ ታላቁ የአድዋ ድል በሚለው መጽሐፋቸው በገጽ ፷፭ ላይ “የራስ ወሰን ሰገድ የበኩር ልጅ አቤቶ በኩሩ የመርሐቤቴን አበጋዝነት ተሾሞ ይኖር ነበርና በአባቱ አልጋ እንዲቀመጥ ተጠርቶ ጅሩ ሲደርስ የጅሩ ጋላ /ኦሮሞ/ መንገዱን ዘግቶ ስምንት ቀን ሙሉ ስለተዋጋው ሳይመጣ ቢቆይ የወሰንሰገድ መኳንንት ባልጋው ሰው ሳይቀመጥ ብዙ ቀን የቆየ እንደሆነ የጋላ//ኦሮሞ/ ኃይል በርትቶ ሸዋን በጭራሽ የሚያጠፋው ስለመሰላቸው፣ ታናሹን ልጁን አቤቶ ሣህለ ሥላሴን ከቁሮ ገደል /ከሰላድንጋይ/ አምጥተው በተወለደ በ፲፰ ዓመቱ በአባቱ አልጋ አስቀመጡት።” በሚል ትንሽ በተለየ መልክ አስቀምጠውታል። ንጉሥ ሣህለ ሥላሴ ከብሪታኒያ መንግሥት ጋር አንጎለላ ላይ ኅዳር ፲ ቀን ፲፰፻፴፬ ዓ/ም የተፈራረሙት የወዳጅነትና የንግድ ውል በሰፊው የተዘገበ ሲሆን፤ ከፈረንሲስ ንጉሥ ጋር ደግሞ ተመሳሳይ ውል ሰኔ ፩ ቀን ፲፰፻፴፭ ዓ/ም ተፈራርመዋል። ንጉሥ ሣህለ ሥላሴ የአራት ወንዶችና የአምስት ሴቶች ልጆች አባት ነበሩ። ከነኚህም፦ ከወይዘሮ በዛብሽ የሚወለዱት ልጅ በሻህ ወራድ (በኋላ ንጉሥ ኃይለ መለኮት ሣህለ ሥላሴ ) ከወይዘሮ ይመኙሻል የሚወለዱትና የመርዕድ አዝማችነትን ማዕረግ በዓፄ ቴዎድሮስ የተሾሙት ኃይለ ሚካኤል ሣህለ ሥላሴ። ልዑል ራስ ዳርጌ (አባ ገርሳ) አቤቶ ሰይፉ ሣህለ ሥላሴ ልጅ አስፋ ወሰን ሣህለ ሥላሴ ልዕልት ተናኘወርቅ ሣህለ ሥላሴ ኅሩይ ወልደ ሥላሴ፤‘የኢትዮጵያ ታሪክ ፦ ከንግሥተ ሳባ እስከ ታላቁ የአድዋ ድል”"} {"id": "45860", "contents": "ብርዝበን (እንግሊዝኛ፦ Brisbane) የአውስትራልያ ከተማ ሲሆን የሕዝቡ ቁጥር 2.3 ሚልዮን ኗሪዎች ነው።"} {"id": "39098", "contents": "፳፻፪ ዓመተ ምሕረት በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር ዘመነ ማርቆስ ሲሆን ዓመቱ ባለ ፫፻፷፭ ቀናት ዓመት ነው። ከመስከረም እስከ ነሐሴ ያሉት አሥራ ሁለቱ ወራት እያንዳንዳቸው ሠላሳ (፴) ቀናት ሲኖሩዋቸው አሥራ ሦሥተኛው የጳጉሜ ወር ደግሞ ፭ ቀናት አሉት። መስከረም ፲፱ ቀን - በሳሞዋ ደሴቶች አጥቢያ የተከሰተው፣ በ ‘ሪክተር ሚዛን’ ስምንት ነጥብ ያስመዘገበው የመሬት እንቅጥቅጥ ‘ሱናሚ’ (tsunami) የሚባለውን የባሕር ነውጥ አስከተለ። ታኅሣሥ ፳፮ ቀን - በአሁኑ ጊዜ በ፰መቶ ፳፱ ነጥብ ፰ ሜትር ርዝመቱ በዓለም አንደኛው ሰማይ-ጠቀስ ሕንፃ የሆነው ቡርጅ ከሊፋ (Burj Khalifa (Arabic: برج خليفة‎)) ሕንፃ በዱባይ በዚህ ዕለት ተመረቀ። ጥር ፬ ቀን - በሀይቲ ደሴት ላይ ትልቅ የመሬት እንቅጥቅጥ ተነስቶ ፪ መቶ ፴ ሺህ ያህል ሰዎችን አጠፋ። ጥር ፯ ቀን - የፀሐይ ግርዶሽ በአዲስ አበባ ሰማይ ጧት ላይ ታየ። ጥር ፲፩ ቀን - በምስራቅ ጎጃም ዞን በሊበን ወረዳ ልዩ ስሙ ድጓም የደረብ ተብሎ በሚጠራ አካባቢ አንዲት በግ የሚዳቋና የበግ ግልገሎች ተገላገለች። ጥር ፲፯ ቀን - ከቤይሩት ከተማ ፹፪ መንገደኞችንና ፰ አብራሪዎችና አስተናጋጆችን ጭኖ ወደአዲስ አበባ እያመራ የነበረው የኢትዮጵያ አየር መንገድ በረራ ቁጥር ፬፻፱ ቦይንግ ፯፻፴፯ አየር ዠበብ፣ ባልታወቀ ምክንያት ሜዲተራኒያን ባሕር ላይ ወድቆ ሲሰምጥ ፺ዎቹም ተሳፋሪዎች በሙሉ ተፈጅተዋል። ከነዚህ መኀል ፴፩ ኢትዮጵያውያን ነበሩ። መጋቢት ፭ ቀን - ዝነኛው የቀድሞ የክብር ዘበኛ ኦርኬስትራ ግጥምና ዜማ ደራሲ/አቀናባሪ ኮሎኔል ሣህሌ ደጋጎ አረፉ። መጋቢት ፲፩ ቀን - የአፍሪቃ ኅብረት የሠላምና ጸጥታ ምክር ቤት በማዳጋስካር ሕገ መንግሥታዊ ሥርዓቱን በኃይል በለወጡ ግለሰቦችና ተቋማት ላይ የተጣለው ማዕቀብ ተግባራዊ እንዲሆን ወሰነ፡፡ ሚያዝያ ፯ ቀን ለስድስት ቀናት፤ እንደገና ደግሞ በግንቦት ወር ኧያፍያትላዮኪውትል የተባለው የአይስላንድ እሳተ ገሞራ ፈንድቶ ብዙ አመድና ጢስ በአውሮጳ ከባቢ አየር ውስጥ አስገብቶ የአይሮፕላን በረራ በሰፊ አቋርጧል።"} {"id": "39122", "contents": ""} {"id": "39218", "contents": ""} {"id": "41186", "contents": "1 November በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) በዘመነ ማቴዎስ፣ በዘመነ ማርቆስና በዘመነ ሉቃስ ጥቅምት 22 ቀን ማለት ነው። በዘመነ ዮሐንስ ግን (ዘመነ ሉቃስ የሥግር ዓመት በመሆኑ) ጥቅምት 21 ቀን ላይ ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "46370", "contents": "ሚኒዮንስ (በእንግሊዝኛ: Minions)"} {"id": "40064", "contents": "ጋሽና ሰቲት ማለት የ ሁለት ጋሽ ና ሰቲት የሚባሉ ተላልቅ ወንዞች ሰም ነዉ። በ ጋሽ ኣከባቢ ከ 3 ሺ ኣመት ከልደተ ክርስቶስ በፊት ህዝብ የሚኖሩበት ሲሆን ጋሽ ጉሩፕ(Gash Group) የሚባል ጥንታዊ ቅርስ ይገኘበተል ። ጋሽ ና ሰቲት የተለያዩ የ ኣስተዳደር ክልል ቢኖሩም ኤርትራ በኢትዮጲያ ስር በገባችበት ግዜ በሁለቱ ወንዞች ስም ጋሽ-ሰቲት የሚባል ኣዉራጃ ተሰይም ነበር ከ ኤርትራ ነጻነት በኋላ በ 1996 ባርካ ኣዉራጃ ከ ጋሽ-ሰቲት በመጨመር ዘባ ጋሽ ባርካ የሚባል የ ኤርትራ ሰፊዉ የኣስተዳደር ተፈጠረ። ^ Leclant, Jean (1993). Sesto Congresso internazionale di egittologia: atti, Volume 2. International Association of Egyptologists. p. 402. https://books.google.com/books?id=0B1yAAAAMAAJ በ15 September 2014 የተቃኘ.  ^ Cole, Sonia Mary (1964). The Prehistory of East. Weidenfeld & Nicolson. p. 273."} {"id": "40142", "contents": "ዶ/ር ኣክሊሉ ለማ የኢትዮጵያ ሃኪም ነበሩ። ሺስቶሶሚያሲስ ወይም ቢልሃርዝያ (Bilharziasis) ሺስቶሶማ በሚባሉ የደም ወስፋቶች ደም ውስጥ መገኘት የሚመጣ የሰው በሽታ ነው። ወንድና ሴት ትሎች ተገናኝነው በመጣበቅ የሰው ደም ውስጥ በመኖር ብዙ ሺህ እንቁላሎች ያፈራሉ። እንቁላሎቻቸው ከሽንት ጋር ሲወጡም ደም ሊያሸኑ ይችላሉ። እንቅላሎቹ ከሰገራና ከሽንት ጋር ከሰውነት ወደ ውጪ ከወጡ በኋላ ተፈልፍለው ሚራሲዲያ የሚባሉት የትሉ ኣንድ ዓይነት ደረጃ ቀንድ ኣውጣ ውስጥ ገብተው ይራባሉ። ከእዚያም ከቀንድ ኣውጣው ወጥተው ውሃ ውስጥ በመቆየት የሰውን ቆዳ በስተው ወደ ደም ስር ይገባሉ። በሽታው ሰውን የሚይዘው ሰርኬርያ የሚባሉት የትሉ ኣንድ ዓይነት ደረጃ ሰው ሲዋኝ ወይም በባዶ እግሩ ውሃው ውስጥ ሲሄድ ቆዳን በመብሳት ወደ ሰውነት ስለሚገቡ ነው። ዶ/ር ኣክሊሉ ለማ እንዶድ ቀንድ ኣውጣዎችን መግደል ስለሚችል በሽታውን ለመቆጣጠር እንደሚራዳ ስለደረሱበት ዕውቅና ተሰጥቷቸዋል። ዶ/ር ኣክሊሉ ስለ እንዶድ ጥቅምና የውሃ ትላትል መግደል ችሎታ በማግኘታቸው በ፲፱፻፷፮ ዓ.ም. እና በ፲፱፻፹፮ ዓ.ም. ከባልደረቦቻቸው ጋር የዩናይትድ እስቴትስ የፈጠራ ባለቤትነት ወይም ፓተንቶች ኣግኝተዋል። የእንዶድ ማዕከልም ኣቋቁመዋል። ስለ እንዶድ ምርምር ለብዙ ዓመታት በኣዲስ ኣበባ ዩኒቨርሲቲ ስላደረጉት ኣስተዋጽዖ “ራይት ላይቭሊሁድ ኣዋርድ” ወይም “Right Livelihood Award” የሚባል ሽልማት በ፲፱፻፹፩ ዓ.ም. ተሰጥቷቸዋል። እንዲሁም ስለ እንዶድ ምርምር ለብዙ ዓመታት ከዶ/ር ኣክሊሉ ጋር ስላደረጉት ኣስተዋጽዖ ዶ/ር ለገሠ ወልደዮሓንስ “ራይት ላይቭሊሁድ ኣዋርድ” የሚባል ዕውቅና በ፲፱፻፹፩ ዓ.ም. ተሰጥቷቸዋል። [1] The Fascinating Story of Endod by Dr. Fekadu Fulas (2012) METHOD OF PRODUCING A MOLLUSCICIDE FROM ENDOD, USA patent 3,813,383, 1974 የዩናይትድ እስቴትስ የፈጠራ ባለቤትነት ወይም ፓተንት Aklilu Lemma, The Right Livelihood Award, 1989 “ራይት ላይቭሊሁድ ኣዋርድ” Method of controlling zebra mussels with extract of Phytolacca dodecandra, USA patent 5,252,330, 1993 የዩናይትድ እስቴትስ የፈጠራ ባለቤትነት ወይም ፓተንት Legesse Wolde-yohannes, The Right Livelihood Award, 1989 “ራይት ላይቭሊሁድ ኣዋርድ”"} {"id": "40160", "contents": "ሪፋት (ዕብራይስጥ: ריפת) በኦሪት ዘፍጥረት 10:3 መሠረት የጋሜር ያፌት ፪ኛ ልጅ ነበር። በ፩ ዜና መዋዕል 1:6 ደግሞ ሲጠቀስ፣ በአንዳንድ ዕብራይስጥ ቅጂ ስሙ በስኅተት ዲፋት ይባላል። ፍላቪዩስ ዮሴፉስ እንዳሰበው፣ ሪፋት የወለዳቸው ብሄር «ሪፋትያውያን፣ አሁንም ጵፍላጎንያውያን የተባሉት» ነበር። ቅዱስ አቡሊደስ ደግሞ ሪፋት የ«ሳውሮማትያውያን» አባት አንደ ሆነ ጻፉ። ሪፋት ብዙ ጊዜ ከሪፋያዊ ተራሮች ጋር ግንኙነት እንዳለው ይታስባል። በጥንታዊ ግሪኮች ታሪክ ጸሐፍት ዘንድ በሪፋያዊ ተራሮች ግርጌ ሪፋያውያን፣ አሪምፋያውያን ወይም አሪማስፒ የተባለ ብሔር ይገኝ ነበር። እነዚህ ተራሮች መታወቂያ ባብዛኛው ጸሐፍት ዘንድ ከዑራል ተራሮች ሰንሰለት (በዛሬው ሩስያ) ጋር አንድላይ ነው። በመጽሐፈ ኩፋሌ ሰንሰለቱ «ራፋ» ይባላል። በአውጉስት ቪልሄልም ኖበል ሃልዮ ዘንድ፣ ሪፋት ቄልታውያንን ወለዳቸው። በፕሉታርክ መሠረት ቄልታውያን ከራፋ ተራሮች ወደ ስሜን አውሮፓ ተሻግረው ነበርና። በመካከለኛው ዘመን በአይርላንድ አፈታሪክ ደግሞ የአይርላንድና የስኮትላንድ ኗሪዎች ከሪፋት ወይም «ሪፋት ስኮት» (ስኮት ማለት እስኩቴስ) ተወልዱ። ለምሳሌ በጽሑፉ ሌቦር ጋባላ ኤረን በአንዳንድ ቅጂ መሠረት፣ በፌኒየስ ፋርሳ ፈንታ የጋሜር ልጅ «ሪፋት ስኮት» የእስኩቴስ ገዢ እና የጎይደሎች ወይም ሚሌሲያን ወላጅ ነበረ። ^ Keil and Delitzsch Biblical Commentary on the Old Testament: Genesis 10:3."} {"id": "40208", "contents": "8 March በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም የካቲት 29 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "40214", "contents": "10 September በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም ጳጉሜ 5 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "40250", "contents": "15 March በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም መጋቢት 6 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "5574", "contents": "1 January 1379 - 6 September 1379 እ.ኤ.ኣ. = 1371 ዓ.ም. 7 September 1379 - 31 December 1379 እ.ኤ.ኣ. = 1372 ዓ.ም."} {"id": "40400", "contents": "26 March በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም መጋቢት 17 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "40418", "contents": "5 April በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም መጋቢት 27 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "40484", "contents": "13 April በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም ሚያዝያ 5 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "40520", "contents": "24 April በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም ሚያዝያ 16 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "5604", "contents": "1 January 1364 - 5 September 1364 እ.ኤ.ኣ. = 1356 ዓ.ም. 6 September 1364 - 31 December 1364 እ.ኤ.ኣ. = 1357 ዓ.ም."} {"id": "40598", "contents": "13 May በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም ግንቦት 5 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "40610", "contents": "19 May በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም ግንቦት 11 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "40622", "contents": "26 May በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም ግንቦት 18 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "40634", "contents": "4 June በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም ግንቦት 27 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "40640", "contents": "7 June በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም ግንቦት 30 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "40652", "contents": "13 June በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም ሰኔ 6 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "41366", "contents": "1 ሳባ በጥንታዊ የኢትዮጵያ ነገሥታት ዝርዝር ዘንድ ከንጉሥ ሆርካም ቀጥሎና ከንጉሥ ሶፋሪድ አስቀድሞ ለ30 ዓመታት የኩሽ መንግሥት (ኢትዮጵያ) ንጉሥ ነበረ። የነገሠበት ዘመን በየምንጩ የሚለያይ ነው፤ ለምሳሌ በተክለጻድቅ መኩሪያ ዝርዝር ከ2375 እስከ 2345 ዓክልበ. ነበረ። በሌላ ቁጠራ ከ2094 እስከ 2064 ዓክልበ. ነገሠ። አለቃ ታዬ እንደ ጻፈው በ15ኛ ዓመቱ በግብጽና በሱዳን ላይ ረሃብ ስለ ጸና ከከነዓን ልጆች የሰማሪዎን (ሳምሪ) ተወላጅ ዋቶ እና ነገዱ (ወይጦ) ወደ ኩሽ ገቡ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "6270", "contents": "1 January 1034 - 3 September 1034 እ.ኤ.ኣ. = 1026 ዓ.ም. 4 September 1034 - 31 December 1034 እ.ኤ.ኣ. = 1027 ዓ.ም."} {"id": "6276", "contents": "1 January 1031 - 4 September 1031 እ.ኤ.ኣ. = 1023 ዓ.ም. 5 September 1031 - 31 December 1031 እ.ኤ.ኣ. = 1024 ዓ.ም."} {"id": "6282", "contents": "1 January 1028 - 3 September 1028 እ.ኤ.ኣ. = 1020 ዓ.ም. 4 September 1028 - 31 December 1028 እ.ኤ.ኣ. = 1021 ዓ.ም."} {"id": "40748", "contents": "6 August በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም ሐምሌ 30 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "40778", "contents": "13 August በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም ነሐሴ 7 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "3714", "contents": "ኩዋላ ሉምፑር (Kuala Lumpur) የማሌዢያ ዋና ከተማ ነው። በክላንግና በጎምባክ ወንዞች የሚጋጠሙበት ሥፍራ ሆኖ የስሙ ትርጉም «ጭቃማ መጋጠሚያ» ነው። የተሠራው በቻይና ሠራተኞች በ1849 ዓ.ም. ነበር። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 7.2 ሚሊዮን ሰዎች ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 1,887,674 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 03°08′ ሰሜን ኬክሮስ እና 10°42′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል።"} {"id": "40868", "contents": "31 August በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም ነሐሴ 25 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "40892", "contents": "6 September በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም ጳጉሜ 1 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "40904", "contents": "11 September በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) በዘመነ ማቴዎስ፣ በዘመነ ማርቆስና በዘመነ ሉቃስ መስከረም 1 ቀን ማለት ነው። በዘመነ ዮሐንስ ግን (ዘመነ ሉቃስ የሥግር ዓመት በመሆኑ) ጳጉሜ 5 ቀን ላይ ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "6342", "contents": "1 January 998 - 2 September 998 እ.ኤ.ኣ. = 990 ዓ.ም. 3 September 998 - 31 December 998 እ.ኤ.ኣ. = 991 ዓ.ም."} {"id": "3780", "contents": "ኪጋሊ የሩዋንዳ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 851,024 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 01°56′ ደቡብ ኬክሮስ እና 30°04′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል። ኪጋሊ በ1899 ዓ.ም. በጀርመን ግዛት ተመሠረተ። ሆኖም ሯንዳ ነጻነት በ1953 ዓ.ም. እስከሚያገኝ ድረስ ዋና ከተማ አልነበረም። ከነጻነት በፊት የሟሚ (ንጉሥ) መቀመጫ በንያንዛ ሲሆን የጀርመኖች መቀመጫ በአስትሪዳ (የዛሬ ቡታሬ) ተገኘ። ከመጋቢት 28 ቀን 1986 ዓ.ም. ጀምሮ በሁቱ እና በቱጺ ነገዶች ላይ በደረሰው ፍጅት አንድ ሚሊዮን ያሕል ሰዎች በኪጋሊ ተገደሉ።"} {"id": "6354", "contents": "1 January 992 - 2 September 992 እ.ኤ.ኣ. = 984 ዓ.ም. 3 September 992 - 31 December 992 እ.ኤ.ኣ. = 985 ዓ.ም."} {"id": "6360", "contents": "1 January 989 - 2 September 989 እ.ኤ.ኣ. = 981 ዓ.ም. 3 September 989 - 31 December 989 እ.ኤ.ኣ. = 982 ዓ.ም."} {"id": "6366", "contents": "1 January 986 - 2 September 986 እ.ኤ.ኣ. = 978 ዓ.ም. 3 September 986 - 31 December 986 እ.ኤ.ኣ. = 979 ዓ.ም."} {"id": "6378", "contents": "1 January 980 - 2 September 980 እ.ኤ.ኣ. = 972 ዓ.ም. 3 September 980 - 31 December 980 እ.ኤ.ኣ. = 973 ዓ.ም."} {"id": "41978", "contents": "አይዳሆ ከአሜሪካ 50 ክፍላገራት 1ዱ ነው።"} {"id": "6468", "contents": "1 January 936 - 2 September 936 እ.ኤ.ኣ. = 928 ዓ.ም. 3 September 936 - 31 December 936 እ.ኤ.ኣ. = 929 ዓ.ም."} {"id": "4032", "contents": "Mount Damavand Guide Mt Damavand Info Center"} {"id": "6516", "contents": "1 January 913 - 2 September 913 እ.ኤ.ኣ. = 905 ዓ.ም. 3 September 913 - 31 December 913 እ.ኤ.ኣ. = 906 ዓ.ም."} {"id": "6546", "contents": "1 January 899 - 2 September 899 እ.ኤ.ኣ. = 891 ዓ.ም. 3 September 899 - 31 December 899 እ.ኤ.ኣ. = 892 ዓ.ም."} {"id": "6552", "contents": "1 January 896 - 1 September 896 እ.ኤ.ኣ. = 888 ዓ.ም. 2 September 896 - 31 December 896 እ.ኤ.ኣ. = 889 ዓ.ም."} {"id": "4056", "contents": "ቢርኪርካራ (Birkirkara) ወይም ባጭሩ ብካራ የማልታ ታላቅ ከተማ ነው። 25,000 ኗሪዎች አሉት።"} {"id": "4062", "contents": "ነሐሴ 14 ቀን:... ፲፱፻፶፪ ዓ/ም - ሴኔጋል ‘የማሊ ፌዴሬሽን’ ተብሎ ከተመሠረተው ውሕደት ስትወጣ ማሊ እና ሴኔጋል ሁለት የተለያዩ ሉዐላዊ አገራት ሆኑ። 1983 - ኤስቶኒያ ነጻነቱን ከሶቭየት ኅብረት አዋጀ።"} {"id": "4128", "contents": "ሊትዌኒያ በአውሮጳ ውስጥ የሚገኝ አገር ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "42524", "contents": "የማይክሮኔዥያ ተባባሪ ክፍላገሮች በሰላማዊ ውቅያኖስ የሚገኝ የደሴቶች አገር ነው። ዋና ከተማው ፓሊኪር ነው። ዋናው ኢንዱስትሪ ከውቅያኖስ አሣ በተለይም ጦን ማጥመድ ነው። የመቆያ ግብርና ብቻ አለ፤ ዋና ምርቶቹም ኮኮነት ዘምባባ፣ ሙዝ፣ አሬካ ዘምባባ፣ ካሳቫ፣ ስኳር ድንች ናቸው። እንግሊዝኛ የሥራ ቋንቋና መደበኛው ቋንቋ ነው፤ የተለያዩ የልዩ ልዩ ደሴቶች ኗሪ ቋንቋዎች አሉ። ዙሪያው ለ1100 እስከ 1600 ዓም ግድም ድረስ የሳውደዩር መንግሥት ተባለ፤ በዚያም ጊዜ ኢሶከለከል ለተባለ አሸናፊ እንደ ወደቀ በአፈ ታሪክ ይባላል። የኢሶከለከል ሥርወ መንግሥት እስከ 1878 ዓም ድረስ ቆየ፤ ከዚያ በኋላ የእስፓንያ ቅኝ ግዛት ሆነ። አውሮጳዊ ተጓዦች ግን ከ1522 ዓም ጀምሮ በመርከብ ይጎበኙ ነበር። የእስፓንያ ቅኝ ግዛት መሆኑ ከ1878 እስከ 1891 ዓም ቆየ፣ በ1891 ዓም ለጀርመን መንግሥት ተሸጠ። በ1906 ዓም አንደኛው የዓለም ጦርነት ሲጀመር ጃፓን ደሴቶቹን ከጀርመን ያዛቸው፤ በሁለተኛው የአለም ጦርነት ግን በ1936 ዓም አሜሪካ ከጃፓን ያዛቸው። ከጦርነቱ በኋላ በይፋ የተመድ አደራ ተብሎ በአሜሪካ አስተዳደር ስር እስከ 1979 ዓም ድረስ ቆየ። ^ Annual official estimate (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "6846", "contents": "1 January 751 - 2 September 751 እ.ኤ.ኣ. = 743 ዓ.ም. 3 September 751 - 31 December 751 እ.ኤ.ኣ. = 744 ዓ.ም."} {"id": "6852", "contents": "1 January 748 - 1 September 748 እ.ኤ.ኣ. = 740 ዓ.ም. 2 September 748 - 31 December 748 እ.ኤ.ኣ. = 741 ዓ.ም."} {"id": "6858", "contents": "1 January 745 - 1 September 745 እ.ኤ.ኣ. = 737 ዓ.ም. 2 September 745 - 31 December 745 እ.ኤ.ኣ. = 738 ዓ.ም."} {"id": "6870", "contents": "1 January 739 - 2 September 739 እ.ኤ.ኣ. = 731 ዓ.ም. 3 September 739 - 31 December 739 እ.ኤ.ኣ. = 732 ዓ.ም."} {"id": "7032", "contents": "1 January 658 - 31 August 658 እ.ኤ.ኣ. = 650 ዓ.ም. 1 September 658 - 31 December 658 እ.ኤ.ኣ. = 651 ዓ.ም."} {"id": "7038", "contents": "1 January 655 - 1 September 655 እ.ኤ.ኣ. = 647 ዓ.ም. 2 September 655 - 31 December 655 እ.ኤ.ኣ. = 648 ዓ.ም."} {"id": "6912", "contents": "1 January 718 - 1 September 718 እ.ኤ.ኣ. = 710 ዓ.ም. 2 September 718 - 31 December 718 እ.ኤ.ኣ. = 711 ዓ.ም."} {"id": "6924", "contents": "1 January 712 - 1 September 712 እ.ኤ.ኣ. = 704 ዓ.ም. 2 September 712 - 31 December 712 እ.ኤ.ኣ. = 705 ዓ.ም."} {"id": "7062", "contents": "1 January 643 - 1 September 643 እ.ኤ.ኣ. = 635 ዓ.ም. 2 September 643 - 31 December 643 እ.ኤ.ኣ. = 636 ዓ.ም."} {"id": "6936", "contents": "1 January 706 - 1 September 706 እ.ኤ.ኣ. = 698 ዓ.ም. 2 September 706 - 31 December 706 እ.ኤ.ኣ. = 699 ዓ.ም."} {"id": "43652", "contents": "| ስም = አስያ | = የአንሽየንት ዘመን ንግስት | ሰእል= http://www.touregypt.net/images/touregypt/ramessesIIgirls7.jpg | የሚገልጸዉ = ንግስት አስያ የ ራምሰስ ሁለተኛ ሚስት ተብል በዛን ዘመን ከተሳሉት ሰሎች በጥናት የተገኘ | ሙሉ ስምዋ = አስያ ቢንት መህዙም | የተለያዩ ስምዎችዋ = የታላቁ ንጉስ ሚስት፣ ባለ ሁለት መሬት ሴት፣የታችኛዋን እና የላይኛዋ ኢጅብት ንግስት."} {"id": "4380", "contents": "1 January 1980 - 10 September 1980 እ.ኤ.ኣ. = 1972 ዓ.ም. 11 September 1980 - 31 December 1980 እ.ኤ.ኣ. = 1973 ዓ.ም."} {"id": "4392", "contents": "1 January 1973 - 10 September 1973 እ.ኤ.ኣ. = 1965 ዓ.ም. 11 September 1973 - 31 December 1973 እ.ኤ.ኣ. = 1966 ዓ.ም."} {"id": "4428", "contents": "1 January 1949 - 10 September 1949 እ.ኤ.ኣ. = 1941 ዓ.ም. 11 September 1949 - 31 December 1949 እ.ኤ.ኣ. = 1942 ዓ.ም."} {"id": "43760", "contents": "(ይህ ስለ ብሔር ወይም ሕዝብ የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) ዘ- ሐበሻ ማህበረሰብ ወይም ዘ- ሐበሻ ( የግእዝ ስክሪፕት - ሀበሻ ፣ ሀበሻ ፣ ሀበሻ ፣ ሀበሻ ፣ ሃበሻ ፣ በሮማኒዝያ የተያዙ ፣ ሀቢሻ ፣ Ḥäbäša, Häbäša, Habäša, Abesha; Habesha ) አንድ የጎሳ  ባህላዊ ማህበረሰብ ቀጣይነት ያለው የተለያዩ እና እርስ በእርስ የሚዛመዱ ባህሎች እና ትውልደ ኢትዮጵያዊ እና ኤርትራዊ የትውልድ ልዩ ልዩ ትርጉሞች በጣም የተለመደው ዘመናዊ ትርጉም  በ endonym መካከል ሐበሻ ( በግዕዝ ስክሪፕት : ሐበሻ ) መጥበሻ-የዘር እና \"supra-ብሔራዊ\" መሆን  የተለያዩ ሕዝቦች, ባህሎች እና ምርቶች ጋር ተለይቶ ቃል ኢትዮጵያ ,ኤርትራ , በሕይወት እና ምንም ይሁን የመኖሪያ ዜግነት ወይም አገር, በውጭ ህይወታቸውን ለማዘጋጀት የነበሩ ኢትዮጵያውያን የኤርትራ እና የኢትዮጵያ ተወላጅ ያለውን የዘር እነዚህ አገሮች ሁለቱም ይመሰርታሉ ቡድኖች, እና ሰዎች. በባህሪያቸው የተገናኙ ባህላዊና ታሪካዊ የጋራዎቻቸውን ለመሰየም እንደ ቃል ጥቅም ላይ ይውላል ፡፡  መደበኛ ቅንብሮች ውስጥ ኢትዮጵያዊያን እና ኤርትራዊያን ስም መጠቀም ሐበሻ ( በግዕዝ ስክሪፕት : ሐበሻ ) በየራሳቸው አገሮች ስፍራ 'እና ብሔራዊ አመጣጥ' demonym  ."} {"id": "43778", "contents": "ናሙር (ፈረንሳይኛ፦ Namur፤ ሆላንድኛ፦ Namen /ናመን/) የቤልጅግ ከተማ ሲሆን የኗሪዎቹ ቁጥር 110,096 ነው። እነዚህ የፈረንሳይኛ ተነጋሪዎች ናቸው።"} {"id": "43826", "contents": "ቱል (ፈረንሳይኛ፦ Toul) የፈረንሳይ ከተማ ነው። በጥንት የኬልቶች ብሐር ለውኪ ዋና ከተማቸውን ቱሉም ለውኮሩም በዚህ ሥፍራ ነበራቸው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "43844", "contents": "«ፈውሲ ልቢ» የዮሃንስ ትኳቦ ዘፈን ነው።"} {"id": "43874", "contents": "ትንታ አየር ከውጭ ወደ ሳንባችን እንዳይገባ የሚያደርግ አካል ሲኖር የሚከሰት አደጋ ነዉ። አፋኝ"} {"id": "43916", "contents": "ኢማን በእስልምና ማለት በልብ ዉስጥ የምትገኝ በአላህ ልይ የማመን ሚስጥር ማለት ነው። : ይህ ፡ አጭር ፡ ሃይማኖት ፡ ነክ ፡ ጽሑፍ ፡ መሠረት ፡ ወይም ፡ መዋቅር ፡ ነው። እርስዎ ፡ ሊያስፋፉት ፡ ይችላሉ!"} {"id": "14406", "contents": "በሳይንሳዊ ስሙ Procavia habessinica የሚባል የእንስሳ አይነት ነው።"} {"id": "11742", "contents": "ሃይሉ ይመኑ የኢትዮጵያ ፖለቲካ ሰው ነበሩ። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "14436", "contents": "ሁሉም ወንፈሉን ፈታይም ድውሩን የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሁሉም ወንፈሉን ፈታይም ድውሩን የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "1860", "contents": "ኤስዋቲኒ የደቡባዊ አፍሪካ ሀገር ነው። በ2010 ዓም በንጉሥ ምስዋቲ አዋጅ የአገሩ ይፋዊ ስም ከ«ስዋዚላንድ» ተቀየረ። ኤስዋቲኒ ምንጊዜም የሀገሩ ሲስዋቲኛ ስም ሆኗል። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "1866", "contents": "ሞሮኮ (አረበኛ፡ المغرب) በሰሜን-ምዕራብ አፍሪቃ የምትገኝና በሕገ-መንግሥታዊ የዘውድ ሥርዓት የምትተዳደር የ፴፪ ሚሊዮን ሕዝብ አገር ናት። መግሪብ በምዕራብ ድንበሯ የአትላንቲክ ውቅያኖስ፤ በሰሜን የሜድትራኒያን ባሕር፤በምሥራቅ አልጄሪያ እና በደቡብ ምዕራባዊ ሣህራ ታዋስናለች። የመግሪብ ርዕሰ ከተማ በአገሪቱ በስተ ምዕራብ የምትገኘውና በሕዝብ ብዛት ሦስተኛ ደረጃ ላይ የምትገኘው ራባት (አማርኛ፡ ርባጥ]] ስትሆን የንግድና የኢንዱስትሪ ማዕከል እንዲሁም የአገሪቷ ታላቅ የባሕር ወደብ የሚገኝባት የካዛብላንካ ከተማ እና ጥንታዊቷ ማራኬሽ (አማርኛ፡ ምራክሽ) ሌሎቹ ትላልቅ ከተሞች ናቸው። ^ (PDF) Demographic Yearbook – Table 3: Population by sex, rate of population increase, surface area and density. United Nations Statistics Division. 2012. http://unstats.un.org/unsd/demographic/products/dyb/dyb2012/Table03.pdf በ3 September 2017 የተቃኘ.  http://unstats.un.org/unsd/demographic/products/dyb/dyb2012.htm (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "1914", "contents": "በደቡብ አፍሪቃ ሕገ መንግሥት መሠረት 11 ልሳናት በእኩልነት ይፋዊ ኹኔታ አላቸው። ከነዚህ መካከል ኳዙሉ ከሁሉ ብዙዎች ተናጋሪዎቹ በአገሩ ውስጥ አሉት፤ ቆሣ በቁጥር ብዛት 2ኛው ነው። ከነዚያ በኋላ በተናጋሪዎች ብዛት አፍሪካንስ 3ኛው፣ ስሜን ሶጦ 4ኛው፣ እንግሊዝኛም 5ኛው፣ ጿና 6ኛው፣ ደቡብ ሶጦ 7ኛው፣ ጾንጋ 8ኛው፣ ሷቲ 9ኛው፣ ቬንዳ 10ኛው፣ ንዴቤሌም 11ኛው ነው። ብዙ ሰዎች እስከ 6 ቋንቋዎች ድረስ የመናገር ዕውቀት አላቸው፤ ከነጭም ዜጋዎች አብዛኛው አፍሪካንስና እንግሊዝኛ ሁለቱን ይችላሉ። ትልቁ ከተማ ጆሃንስበርግ ሲሆን ዋና ከተሞቹ ሦስት ናቸው፤ እነርሱም ኬፕ ታውን፣ ብሉምፎንቴንና ፕሪቶሪያ ናቸው። ይህ ፓርላሜንቱ በኬፕ ታውን፣ ላዕላይ ችሎቱ በብሉምፎንቴን፣ ቤተ መንግሥቱ በፕሪቶሪያ ስለ ሆነ ነው። ስመ ጥሩ የሆኑት የደቡብ አፍሪካ ሙዚቀኞች ሂው ማሴኬላ እና ሌዲስሚስ ብላክ ማምባዞ ናቸው። የደቡብ አፍሪካ ሙዚቀኞች አሁን የራሳቸውን ዘመናዊ ሙዚቃ ዓይነት «ኳይቶ» አላቸው። የአገሩ አበሳሰል የተለያየ ነው። ብዙ ኗሪዎች የተቀመመ በሬ ቋሊማ ጥብስ (ቡረቮርስ)፣ የበቆሎ አጥሚት (ኡምጝቁሾ)፣ የተቀመመ ዶሮ፣ እና የተቀመመ ወጥ (ካሪ) ይወድዳሉ። የተወደዱ እስፖርቶች እግር ኳስ፣ ክሪኬት እና ራግቢ ናቸው። በአገር ቤት ሜዳዎች አንበሣ፣ ቀጭኔ፣ ጉማሬ፣ ጅብና አውራሪስ ሞልተው ሊታዩ ይቻላል። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "1980", "contents": "ስዋሂሊ ፡ (ወይም ፡ ኪሷሂሊ Kiswahili) ፡ በምሥራቅ ፡ አፍሪቃ ፡ የሚናገር ፡ የባንቱ ፡ ቋንቋዎች ፡ ቤተሠብ ፡ ቋንቋ ፡ ነው። የስዋሂሊ ፡ ሕዝብ (፭ ፡ ሚሊዮን ፡ ተናጋሪዎች) ፡ ልደት ፡ ቋንቋ ፡ ከመሆኑ ፡ በላይ ፡ ለ ፴ ፡ እስከ ፡ ፶ ፡ ሚሊዮን ፡ ሌሎች ፡ ሰዎች ፡ ሁለተኛ ፡ ቋንቋ ፡ ሆኗል። የስዋሂሊ ፡ ስም ፡ መነሻ ፡ ከዓረብኛ ፡ ቃል ፡ «ሰዋሂል» ፡ ነበር ፤ ይህም ፡ የ«ሳኸል» ፡ (ማለት ፡ ዳር) ፡ ብዙ ፡ ቁጥር ፡ ነው። ስለዚህ ፡ የ«ስዋሂሊ» ፡ ትርጉም ፡ የ(ባሕር) ፡ ዳረኞች ፡ ቋንቋ ፡ ሊሆን ፡ ይችላል። የቋንቋው ፡ ቤተሰብ ፡ ባንቱ ፡ ሲሆን ፡ ተናጋሪዎቹ ፡ መርከበኞችና ፡ ነጋዴዎች ፡ በመሆናቸው ፡ መጠን ፡ ከዓረብኛ ፣ ከፋርስ ፣ ከህንዲ ፣ እና ፡ ከቻይንኛ ፡ ቢሆንም ፡ ብዙ ፡ ቃሎች ፡ ተበድረዋል። mtoto mmoja anasoma - «ምቶቶ ፡ ምሞጃ ፡ አናሶማ» - አንድ ፡ ልጅ ፡ ያነብባል። watoto wawili wanasoma - «ዋቶቶ ፡ ዋዊሊ ፡ ዋናሶማ» - ሁለት ፡ ልጆች ፡ ያነብባሉ። kitabu kimoja kinatosha - «ኪታቡ ፡ ኪሞጃ ፡ ኪናቶሻ» - አንድ ፡ መጽሐፍ ፡ ይበቃል። vitabu viwili vinatosha - «ቪታቡ ፡ ቪዊሊ ፡ ቪናቶሻ» - ሁለት ፡ መጻሕፍት ፡ ይበቃሉ። ndizi moja inatosha - «ንዲዚ ፡ ሞጃ ፡ ኢናቶሻ» - አንድ ፡ ሙዝ ፡ ይበቃል። ndizi mbili zinatosha - «ንዲዚ ፡ ምቢሊ ፡ ዚናቶሻ» - ሁለት ፡ ሙዝ ፡ ይበቃሉ። Kamusi Project Internet Living Swahili Dictionary የስዋሂሊ ውክፔዲያ አለ!"} {"id": "2070", "contents": "ነጭ አባይ በአፍሪካ ውስጥ የሚገኝ ወንዝ ሲሆን የናይል ወንዝ አንዱ ምንጭ ነው (ሌላው ጥቁር አባይ ወንዝ ነው)። ከቪክቶሪያ ሐይቅ ይጀምራል። ይህ ወንዝ ከድሮ ጅምሮ ሲፈስ የኖረ ነው። ይህም 7500 አመት በላይ የቆየ ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "2088", "contents": "ቮሮኛ (võro kiil´), የቮሮ ሕዝብ ቋንቋ ነው። በፊኖ-ኡግሪክ ቋንቋ ቤተሰብ ወስት ያለ በደቡብ ኤስቶኒያም የሚገኝ ቋንቋ ነው። የፊንላንድኛ፣ የኤስቶንኛ ቅርብ ዘመድ ነው። በ70,000 ሰዎች ይናገራል። የቋንቋው ስፋት በጣም ትንሽ በመሆኑ፣ በኤስቶኒያ ውስጥ በ26 ትምህርት ቤቶች ከሳምንቱ በ1 ቀን ብቻ ያስተምሩታል። አንድ ጋዜጣ በቮሮኛ አለ፤ በየወሩ 2 ጊዜ የወጣል። የሥነ-ጽሑፉ መጀመርያ በ1679 ዓ.ም. የታተመው አዲስ ኪዳን ትርጉም ነበር። የሚጻፍበት በላቲን ፊደል ሲሆን በቮሮኛ ተራ የሆነ 'q' የሚያመለክተው በጉሮሮ ውስጥ የሚሰማ እንደ 'አሊፍ የሆነ ድምጽ ይመስላል። አንዳንዴ የራሱ ቋንቋ ሳይሆን እንደ ኤስቶንኛ ቀበሌኛ ይቆጠራል። ነገር ግን ከኤስቶንኛ ያለው ልዩነት ብዙ ነው። ለምሳሌ፦ የቮሮኛ ውክፔዲያ አለ!"} {"id": "2136", "contents": "1 January 1992 - 10 September 1992 እ.ኤ.ኣ. = 1984 አ.ም. 11 September 1992 - 31 December 1992 እ.ኤ.ኣ. = 1985 አ.ም."} {"id": "44312", "contents": "D / d በላቲን አልፋቤት አራተኛው ፊደል ነው። የ«D» መነሻ ከቅድመ-ሴማዊ ጽሕፈት «ዳሌት» እንደ ሆነ ይታስባል። በዚህ ጽሕፈት ፊደሉ የደጃፍ ስዕል መስለ። ተመሳሳይ የግብጽ ሀይሮግሊፍ ነበር። ቅርጹ ከዚያ በፊንቄ (ከነዓን) ሰዎች ተለማ፣ ከዚህም በግሪክ አልፋቤት «ደልታ» (Δ δ) ደረሰ። የነዚህ ፊደላት ሁሉ ድምጽ «ድ» ነው። በግዕዝ አቡጊዳ ደግሞ «ደ» («ድንት») የሚለው ፊደል ከቅድመ-ሴማዊው «ዳሌት» ስለ መጣ፣ የላቲን 'D' ዘመድ ሊባል ይችላል። በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ D የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ።"} {"id": "44336", "contents": "ኒመዓትሬ፣ ፫ አመነምሃት ግብጽን በመካከለኛ መንግሥት (12ኛው ሥርወ መንግሥት) ከ1859 እስከ 1832 ዓክልበ. ግድም ድረስ የገዛ ፈርዖን ነበረ። የአባቱ 3 ሰኑስረት ተከታይ ነበር። በኻኻውሬ 3 ሰኑስረት ዘመነ መንግሥት በ1879 ዓክልበ. ግድም ልጁን ፫ አመነምሃት ከእርሱ ጋር በጋርዮሽ ወደ ዙፋኑ አስነሣው። ስለዚህ የ፫ አመነምሃት ዘመን መጀመርያ ዓመት የሚቆጠር ከ1879 ዓክልበ. ግድም ይሆናል። በጠቅላላ ለ47 ዓመታት ያህል እንደ ገዛ ይታወቃል። አንድ ሀረም «ጥቁሩ ሀረም» ጀምሮ ነበር ግን አሠራሩ ተቸግሮ አልጨረሰውም፤ ሌላ ታላቅ ሀረም ጀመረ። በአባይ አሮንቃ አንድ ቦይ ከመቆፈሩ የተነሣ ሞኤሪስ ሐይቅ ተፈጠረ። በ1850 ዓክልበ. ግድም ዋና ሚኒስትሩ ቀቲ ነበረ። «የራይንድ ስነ ቁጥር ፓፒሩስ» የተባለው ጽሑፍ በኒመዓትሬ ዘመን ነበር የተቀነባበረው። ማኔጦን በኋላ ዘመን በግሪክኛ ሲጽፍ አመነመስ ይለዋል። በመጨረሻው ዓመት ልጁን 4 አመነምሃት የጋርዮሽ ፈርዖን አደረገው። የኒመዓትሬ ምስል የኒመዓትሬ እስፊንክስ የኒመዓትሬ ምስል የኒመዓትሬ ምስል"} {"id": "44342", "contents": "ሶበክነፈሩ (ወይም ነፈሩሶበክ) ግብጽን በመካከለኛ መንግሥት (12ኛው ሥርወ መንግሥት) መጨረሻ ከ1823 እስከ 1819 ዓክልበ. ግድም ድረስ የገዛች ሴት ፈርዖን (ንግስት) ነበረች። የወንድሟ 4 አመነምሃት ተከታይ ነበረች። የተገኙት ሐውልቶቿ ሁሉ ራሳቸውን ያጡ ናቸው። የቶሪኖ ቀኖና በተባለው ፈርዖኖች ዝርዝር መሠረት ሶበክነፈሩ ለ፫ ዓመታት፣ ፲ ወርና ፳፬ ቀን ነገሠች። የግብጽ ታሪክ ሊቅ ኪም ራይሆልት እንደሚያስበው፣ በእርሷ ዘመን (በ1821 ዓክልበ. ግ.) የ14ኛው ሥርወ መንግሥት መጀመርያ ፈርዖን ያክቢም ሰኻኤንሬ በአባይ ወንዝ አፍ ዙሪያ ለእርሷ ተገዥ ሆኖ ነገሠ። እነዚህ ከከነዓን የደረሱ ሴማዊ እረኞችና ነጋዴዎች ነበሩ። በጤቤስ ፈርዖኖች ፈቃድና ስምምነት ግዛታቸው በስሜን ግብጽ የንግድ ማዕከል ሆነ፤ ይህም በብሉይ ኪዳን ጌሤም የተባለው ሀገር ነው። የ13ኛው ሥርወ መንግሥት በጤቤስ ተከተላት፤ የዚህም መጀመርያ ፈርዖን አሁን ሰኸምሬ ኹታዊ 1 ሶበክሆተፕ እንደ ነበር ይታመናል። ግብጽ እንደገና ተከፋፍሎ የመካከለኛው መንግሥት መጨረሻ እና የ፪ኛው ጨለማ ዘመን መጀመርያ ይቆጠራል።"} {"id": "16548", "contents": "ቀን በቅሎ ማታ ቆሎ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ቀን በበቅሎ ማታ በቆሎ"} {"id": "14640", "contents": "፳፻፫ ዓመተ ምሕረት በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር ዘመነ ሉቃስ ሲሆን ዓመቱ ባለ ፫፻፷፮ ቀናት ዓመት ነው። ከመስከረም እስከ ነሐሴ ያሉት አሥራ ሁለቱ ወራት እያንዳንዳቸው ሠላሳ (፴) ቀናት ሲኖሩዋቸው አሥራ ሦሥተኛው የጳጉሜ ወር ደግሞ በዚህ ዓመት ስድስት (፮) ቀናት አሉት። ባብዛኛው አለም የጎርጎርያን ካሌንዳር በይፋ በሚጠቀምበት መጠን ይህ አመት ቁጥር (ከታኅሣሥ 21 ቀን በኋላ) 2011 እ.ኤ.አ. ነው። በሚከሉት አገራት ግን፣ ሌላ የአመት ቁጥር በይፋ (በመንግሥት ሥራ) ይጠቀማል፦ 5772 - እስራኤል 2553 (ከታኅሣስ 21 በኋላ) - ታይላንድ፣ ስሪ ላንካ 2068 (ከሚያዝያ 6 በኋላ) - ኔፓል 2003 - ኢትዮጵያ 1934 (ከመጋቢት 13 በኋላ) - ሕንድ፣ ካምቦዲያ 1432 (ከኅዳር 9 በኋላ) - ሳዑዲ አረቢያ፣ የመን፣ ኩወይት፣ ባሕሬን፣ ኤሚራቶች፣ ኳታር፣ ኦማን 1418 (ከሚያዝያ 6 በኋላ) - ባንግላዴሽ 1390 (ከመጋቢት 12 በኋላ) - ፋርስ፣ አፍጋኒስታን 1373 (ከመጋቢት 13 በኋላ) - በርማ 100 (ከታኅሣሥ 21 በኋላ) - ስሜን ኮርያ፣ ታይዋን 23 (ከታኅሣሥ 21 በኋላ) - ጃፓን ከዚህ በላይ በየአገሩ ብዙ ልዩ ልዩ ሃይማኖታዊ አቆጣጠሮች አሉ።"} {"id": "14646", "contents": "መጋቢት ፳፪ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪፻፪ ኛው ዕለት ነው። ከዚህ ቀን በኋላ እስከ ዓመቱ መፈጸሚያ ድረስ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፻፷፬ ቀናት ሲቀሩ፣ በ ዘመነ ዮሐንስ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፻፷፫ ቀናት ይቀራሉ። ፲፱፻፲፮ ዓ.ም፣ ልዑል አልጋወራሽ ተፈሪ መኰንን የባርያ ነፃነትን ደንብ አቆሙ/ደነገጉ። ፲፱፻፳፪ ዓ/ም - በዋድላ አውራጃ «አንቺም» በሚባለው ሜዳ ላይ፣ የራስ ጉግሣ ወሌ አሥር ሺ ጦር በንጉሠ ነገሥቱ መንግሥት የጦር ሚኒስትር በራስ ሙሉጌታ ከሚመራው ሠላሳ ሺ ሠራዊት ጋር ገጥሞ ራስ ጉግሣ በጥይት ተመተው ሲወድቁ ሠራዊታቸው ድል ሆነ። ፲፱፻፳፰ ዓ.ም.፣ ኢትዮጵያ በቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ አዝማችነት ከኢጣሊያን ሠራዊት ጋር በማይጨው ጦርነት ገጠመች ፲፱፻፶፫ ዓ/ም የዓፄ ኃይለ ሥላሴ መንግሥት፣ የታኅሣሥ ግርግር መሪ የነበሩት ሜጀር ጄኔራል መንግሥቱ ንዋይ በተሰቀሉ ማግሥት በተደረገው ሹም ሽር ጸሐፌ ትእዛዝ አክሊሉ ሀብተ ወልድ ጠቅላይ ሚኒስትር ሆነው ሲሾሙ፣ በጊዜው በሎንዶን አምባሳዶር የነበሩት ልጅ እንዳልካቸው መኮንን ደግሞ የንግድና ኢንዱስትሪ ሚንስትር ሆነው ተሾሙ። ልጅ እንዳልካቸው የ ስድሳ ስድስቱ አብዮት ሲፈነዳ ጸሐፌ ትእዛዝ አክሊሉን በመተካት ከ ሠላሳ ሦስቱ ድል በኋላ የንጉሠ ነገሥቱ መንግሥት ሦስተኛው ጠቅላይ ሚኒስትር ሆነው አገልግለዋል። ፲፱፻፷፩ ዓ/ም - የታላቋ ብሪታኒያ ጠቅላይ ሚኒስቴር ሃሮልድ ዊልሰን፤ በናይጄሪያ ስለተቀሰቀሰው የእርስ በእርስ ጦርነት ከቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ እና ከአፍሪቃ አንድነት ድርጅትጋር የሁለት ቀን ውይይት ለማድረግ አዲስ አበባ ገቡ። በታሪክ ኢትዮጵያን ከጎበኙት ሁለት የብሪታኒያ ጠቅላይ ሚኒስትሮች፣ ዊልሰን የመጀመሪያው ናቸው። ፲፱፻፷፫ ዓ/ም - የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከአዲስ አበባ ፓሪስ የመንገደኛ መሥመር፣ የመጀመሪያውን በረራ አከናወነ። ፲፱፻፳፪ ዓ/ም - ራስ ጉግሣ ወሌ «አንቺም» ሜዳ ላይ በጦርነት በጥይት ተመትተው ወደቁ። ራስ ጉግሣ እስከ መስከረም ፲፯ ቀን ፲፱፻፱ ዓ/ም ድረስ የወይዘሮ ዘውዲቱ ምኒልክ ባል ነበሩ። ፲፱፻፺፪ ዓ/ም በኢትዮጵያ በሆቴሎች እና በቱሪዝም የሥራ ዘርፍ ፋና ወጊ በመሆን ሀገራቸውን ለበርካታ ዓመታት ሲያገለግሉ የነበሩት አቶ በቀለ ሞላ በተወለዱ በ፹፯ ዓመታቸው ቀን ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል። ^ ዘውዴ ረታ፣ «ተፈሪ መኮንን ፦ ረዥሙ የሥልጣን ጉዞ»፣ ሦስተኛ እትም (፲፱፻፺፱ ዓ/ም)፣ ገጽ ፭፻፴፩ (እንግሊዝኛ) P.R.O., FCO 371/536 Annual Review of 1969"} {"id": "14652", "contents": "መስከረም ፲፱ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፲፱ኛው ዕለት ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በዘመነሉቃስ ፫፻፵፯ ዕለታት ሲቀሩ፤ በዘመነ ዮሐንስ ፣ ማቴዎስ እና ማርቆስ ደግሞ ፫፻፵፮ ዕለታት ይቀራሉ። ፲፱፻፴፮ ዓ/ም - የሁለተኛው የዓለም ጦርነት መጀመሪያ ላይ የፋሺስት ኢጣልያ ሠራዊት አገራችንን ኢትዮጵያን ሲወር በድል አድራጊነት አዲስ አበባ የገባው ማርሻል ፒዬትሮ ባዶልዮ፤ ተሸናፊዋን አገሩን በመወከል የሽንፈቱን ስምምነት ፈረመ። ፲፱፻፶፫ ዓ/ም - የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ስብሰባ ከዚያ በፊት ታይቶም ተሰምቶም በማይታወቅ ሁኔታ በ ሶቪዬት ኅብረት መሪ ኒኪታ ክሩስቾቭ ድንፋታ ተረበሸ። በዚህ ስብሰባ ላይ ክሩስቾቭ ጫማቸውን አውልቀው ጠረጴዛቸውን በመቀጥቀጥ ዓለምን አስገርመዋታል። ፳፻፪ ዓ/ም - በሳሞዓ አጥቢያ የተከሰተው፣ በ ‘ሪክተር ሚዛን’ ስምንት ነጥብ ያስመዘገበው የመሬት እንቅጥቅጥ ‘ሱናሚ’ (tsunami) የሚባለውን የባሕር ነውጥ አስከተለ። (እንግሊዝኛ) http://en.wikipedia.org/wiki/September_29"} {"id": "14664", "contents": "^ 1683 Map of Abyssinia from the book of Alain Mallet, \"Description de l'Univers,\" Paris."} {"id": "14670", "contents": "ለስሊ ኮንግ (1925 ዓ.ም.-1963 ዓ.ም.) ቻይናዊ-ጃማይካዊ የሙዚቃ አምራች ነበረ። ስመ ጥሩ የሬጌ ዘፋኞች ለምሳሌ ጂሚ ክሊፍ እና ቦብ ማርሊና ዘ ዌለርስ ያገኘው እሱ ነበር። ዕድሜው 38 አመት ሲሆን ድንገት ከልብ ምታት አረፈ። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "16710", "contents": "ቅቤ ተነጥሮ ለመብላት ያባት የናት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "14748", "contents": "ለሀጥአን የወረደ ለጻድቃን ይተርፋል የአማርኛ ምሳሌ ነው። በአንድ አጋጣሚ ያልታሰበ ሰው ሲጎዳ የሚነገር"} {"id": "14754", "contents": "ለሆዳም በሬ ጭድ ያዝለታል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ለሆዳም በሬ ጭድ ያዝለታል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ለሆዳም በሬ ጭድ ያዝለታል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ለአንዳንዱ በለስ ይቀናዋል። ምንጭ፦ አዲሱ የምሳሌያዊ አነጋገሮች መጽሐፍ፣ ገጽ 13"} {"id": "2556", "contents": "ይህዳዊ-ሮማንስ ቋንቋዎች ከሮማንስ ቋንቋዎች የወጡት በአይሁዶችም የሚናገሩ ልሳናት ናቸው። የራሳቸው ቋንቋዎች ሆነው እስከሚቆጠሩ ድረስ ተለውጠዋል ማለት ነው። ይሁዳዊ-ካታላን (ወይም ካታላኒክ) በሰሜንና በምሥራቅ እስፓንያ እና በባሌሪክ ደሴቶች በ\"ተሰወረ አይሁዳዊ ህብረተሠብ\" ቅሬታ ሆኖ ይቆያል። ይሁዳዊ-ጣልኛ (ወይም 'ኢታልኪያን') ቀበሌኞች በደንብ የሚናገሩ ዛሬ ከ200 በታች ናቸው። ቀድሞ ግን በጣልያና በግሪክ አገሮች በሰፊ ይናገር ነበር፡፡ ይሁዳዊ-አራጎንኛ በሰሜን እስፓንያ ቀድሞ ከ750 ዓ.ም. ጀምሮ ይናገር ነበር፡፡ በ1484 ዓ.ም. አይሁዶች ሁሉ ከእስፓንያ ከተባረሩ በኋላ ግን መናገሩ ቆመ፡፡ ይሁዳዊ-ሮማይስጥ (ወይም ላዓዝ) በድሮው ሮማ መንግሥት የተናገረው ቀበሌኛ ነበር፡፡ ይሁዳዊ-ፖርቱጊዝ (ወይም ሉሲታኒክ) በፖርቱጋል \"ተሰወረ አይሁዳዊ ህብረተሠብ\" ቅሬታ ሆኖ ይቆያል። ላዲኖ የእስፓንያ ዋና ይሁዳዊ ቀበሌኛ እስከ 1484 ድረስ ነበር፡፡ ከመበራረትቸው በኋላ በተበተኑት ህብረተሠብ ጥቅሙ ሳይቋረጥ ዛሬም አንደኛው ይሁዳዊ-ሮማንስ ቋንቋ ሆኖ ይገኛል፡፡ ሿዲት (ወይም ይሁዳዊ-ፕሮቨንሳል) በደቡብ ፈረንሳይ ከኦሲታኛ የታደገ ቀበሌኛ ነው፡፡ በተለይ ጽኑ የዕብራይስጥ ተጽእኖ ነበረበት፡፡ ዛሬ ግን አይሰማም፡፡ ዛርፋቲክ (ወይም ይሁዳዊ-ፈረንሳይኛ) በስሜን ፈረንሳይ የታደገ ቀበሌኛ ነው፡፡ ዛሬ ግን አይሰማም፡፡ የነኚህ ቀበሌኞች እድገት በሙሉ ግልጽ አይደለም፡፡ ወይም በቀጥታ ከይሁዳዊ-ሮማይስጥ ታደጉ ወይም ከሮማይስጥ የታደጉት ሮማንስ ቋንቋዎች ተለይተው ከያንዳንዱ ተነሡ፡፡ ይሁዳዊ-ሮማይስጥ፣ ዛርፋቲክ፣ ሿዲት፣ እና ይሁዳዊ-አራጎንኛ ሁላቸው ዛሬ አይናገሩም። መጨረሻ የሿዲት ተናጋሪ በ1969 ዓ.ም. ዐረፉ። ይሁዳዊ-ፖርቱጊዝ እና ካታላኒክ ቅሬታዎች ብቻ ሆነው ቆይቷል። 'ኢታልኪያን' 2 ትውልዶች በፊት በ5000 ኢጣልያዊ-አይሁዶች ተናግሮ ዛሬ ግን በ200 — በተለይ ባረጁ — ሰዎች ዘንድ ብቻ ይሰማል። ላዲኖ በ150,000 ተናጋሪዎች መሃል እስካሁን ይሰማል። እነዚህ የሚኖሩ በተለይ በስሜን አፍሪካ እና በቱርክ ነው። አብዛኞቹ ሌላ ቋንቋ ደግሞ ይችላሉ። የነዚህ ቋንቋዎች ወደፊት እርግጠኛ አይደለም። ዛሬ ዕብራይስጥ እንደገና በሰፊ ስለሚጠቅም፣ ወይም ወጣቶቹ የየአገራቸውን ቋንቋውች (እንደ ቱርክኛ) መጀመርያ ስለሚማሩ፣ ሁኔታው ብዙ ተስፋ አይሰጥም።"} {"id": "2628", "contents": "ህንድ፣ በይፋ የህንድ ሪፐብሊክ (ሂንዲ፡ ብሃራት ጋናራጃ)፣ በደቡብ እስያ የሚገኝ አገር ነው። በአካባቢው በሰባተኛ ደረጃ ላይ የምትገኝ፣ በሕዝብ ብዛት ሁለተኛዋ አገር፣ እና በዓለም ላይ በሕዝብ ብዛቷ ዲሞክራሲ ናት። በደቡብ በህንድ ውቅያኖስ፣ በደቡብ ምዕራብ የአረብ ባህር፣ በደቡብ ምስራቅ የቤንጋል የባህር ወሽመጥ የተከበበ ሲሆን በምዕራብ ከፓኪስታን ጋር የመሬት ድንበሮችን ይጋራል። ቻይና, ኔፓል እና ቡታን በሰሜን; እና ባንግላዴሽ እና ምያንማር በምስራቅ። በህንድ ውቅያኖስ ውስጥ ህንድ በስሪ ላንካ እና በማልዲቭስ አካባቢ ነው; የአንዳማን እና የኒኮባር ደሴቶች ከታይላንድ፣ ከማያንማር እና ከኢንዶኔዢያ ጋር የባህር ድንበር ይጋራሉ። የዘመናችን ሰዎች ከ55,000 ዓመታት በፊት ከአፍሪካ ወደ ህንድ ክፍለ አህጉር ደርሰዋል። የረዥም ጊዜ ሥራቸው፣ መጀመሪያ ላይ እንደ አዳኝ ሰብሳቢነት በተለያየ መልኩ፣ አካባቢውን በጣም የተለያየ አድርጎታል፣ በሰዎች የዘረመል ልዩነት ከአፍሪካ በመቀጠል። ከ9,000 ዓመታት በፊት በኢንዱስ ወንዝ ተፋሰስ ምዕራባዊ ዳርቻ ላይ የሰፈረ ሕይወት በክፍለ አህጉሩ ታየ፣ ቀስ በቀስ ወደ ኢንደስ ሸለቆ ሥልጣኔ በሦስተኛው ሺህ ዓመት ዓክልበ. በ1200 ዓ.ዓ.፣ ጥንታዊ የሳንስክሪት ዓይነት፣ ኢንዶ-አውሮፓዊ ቋንቋ፣ ከሰሜን ምዕራብ ወደ ህንድ ተሰራጭቶ፣ የሪግቬዳ ቋንቋ ሆኖ ተከፈተ፣ እና በህንድ ውስጥ የሂንዱይዝም ጎህ መጀመሩን መዝግቧል። የህንድ ድራቪዲያን ቋንቋዎች በሰሜናዊ እና ምዕራባዊ ክልሎች ተተክተዋል። እ.ኤ.አ. በ 400 ዓክልበ, በዘር መከፋፈል እና ማግለል በሂንዱይዝም ውስጥ ብቅ አለ, እና ቡዲዝም እና ጄኒዝም ከዘር ውርስ ጋር ያልተገናኙ ማህበራዊ ትዕዛዞችን አውጀዋል."} {"id": "2634", "contents": "«የ1812 መቅድም» ለኦፔራ ጓድ በፕዮትር ኢልዪች ቻይኮቭስኪ የተጻፈ ሙዚቃ ነው። ፈረንሳዮች በ1804 ዓ.ም. (1812 እ.ኤ.አ.) ወደ ሩሲያ በወረሩበት ወቅት የናፖሊዎን ሠራዊት ድል ስለሆነ ሙዚቃው ለጦርነቱ መታሠቢያ እንዲሆን ተጻፈ። ሙዚቃው በተለይ የሚታወቅበት የመድፍ ትኩስ ቅድም ተከተል በውስጡ ሊሰማ ስለሚችል ነው። አንዳንዴም የሙዚቃ ጓድ ሲያጫውተው በዕውነተኛ መድፍ ነው የሚደረገው። ምንም እንኳን በ1804 (1812) በአሜሪካ እና በእንግሊዝ መካከል ስለ ተዋገው ጦርነት ሙዚቃው አንዳችም ግንኙነት ባይኖረውም፣ በዩናይትድ ስቴት ውስጥ ብዙ ጊዜ እንደ አርበኞች ሙዚቃ ተቆጥሮ ይሰማል።"} {"id": "2778", "contents": "1862 አመተ ምኅረት ነሐሴ 28 - የፕሩሲያ (ጀርመን) ሠራዊት 3ኛ ናፖሊዎንን ከ100,000 ጭፍሮች ጋር በሰዳን ውግያ አሸነፈ። ነሐሴ 30 - 3ኛ ናፖሊዎን ተማርኮ ፈረንሳይ ረፑብሊክ አዋጀ። እስከ ታኅሣሥ 23 ቀን 1862 ድረስ = 1869 እ.ኤ.አ. ከታኅሣሥ 24 ቀን 1862 ጀምሮ = 1870 እ.ኤ.አ."} {"id": "2784", "contents": "መስከረም 6: ፬፻፷፱ - ሮሙሉስ አውግስጦስ የመጨረሻው ምዕራብ ሮማ ንጉስ ወደቀ። ፲፮፻፶፩ - ኦሊቨር ክሮምዌል ዓረፉ።"} {"id": "49658", "contents": "በአቡ ሀይደር በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡ ክብርና ምስጋና ለዓለማቱ ጌታ ለአላህ የተገባ ይሁን (አል-ፋቲሓ 2) ፡፡ የአላህ ሰላምና ውዳሴ የሰው ዘር ታላቅ መሪ ለሆኑት ለነቢዩ ሙሐመድ (አል-አሕዛብ 56) ለመላው የአላህ መልክተኞች (አል-ሷፍፋት 181) የሐቅንም መንገድ በተከተለ ሁሉ ላይ ይሁን (ጣሀ 47)፡፡ ሀ. ትርጉም፡- \"አል-ገኒይ\" የሚለው መለኮታዊ ስም ትርጉሙ፡- በራሱ የተብቃቃ ሐብታም ማለት ነው፡፡ ጌታ አላህ በራሱ የተብቃቃ የምሉእ ባሕሪያት ባለቤት በመሆኑ \"አል-ገኒይ\" ይባላል፡፡ ጌታ አላህ ከፍጡራኑ ምንም ነገር የማይፈልግና የማያስፈልገው አምላክ በመሆኑ \"አል-ገኒይ\" ይባላል፡፡ ጌታ አላህ ባሪያዎቹን ከችሮታው በመለገስ የሚያብቃቃ (ሐብታም የሚያደርግ) በመሆኑ \"አል-ገኒይ\" ይባላል፡፡ ጌታ አላህ የለመኑትን ሁሉ እንደ-ፍላጎታቸው ቢሰጥ ምንም የማይጎድልበት አምላክ በመሆኑ \"አል-ገኒይ\" ተብሎ ይጠራል፡፡ ለ."} {"id": "49664", "contents": "አምባሳደር ሳህለወርቅ ዘውዴ የኢትዮጵያ የመጀመርያው ሴት ፕሬዚዳንት ናቸው። አምባሳደር ሳህለወርቅ ዘውዴ በወርሃ የካቲት ፲፱፻፵፪ በአዲስ አበባ ከተማ ነው የተወለዱት። አምባሳደር ሳህለወርቅ ዘውዴ የመጀመርያ እና የሁለተኛ ደረጃ ትምርታቸውን ያጠናቀቁት በሊሴ ገብረማርያም ትምርት ቤት ነው። አምባሳደር ሳህለወርቅ የፈረንሳዩ ሞንተፔለ ዩኒቨርሲቲ የተፈጥሮ ሳይንስ ምሩቅ ናቸው። አማርኛ፣ ፈረንሳይኛ፣ እና እንግሊዘኛ አቀላጥፈው ይናገራሉ። አምባሳደር ሳህለወርቅ ዘውዴ ለኢትዮፕያ እንደ ውጪ አገር አገልግሎት ሰራተኛ ብዙ አመታት አገልግለዋል። እኤአ ከ1989-1993 ተቀማጭነታቸውን ሴነጋል በማድረግ የማሊ፣ የኬፕ ቨርድ፣ የጊኒ ቢሳዎ፣ የጋምቢያና የጊኒ አምባሳደር በመሆን አገልግለዋል። እኤአ ከ1993-2002 ደግሞ በጅቡቲ አምባሳደር ሆነው የሰሩ ሲሆን በወቅቱ የምሥራቅ አፍሪካ የልማት በየነ መንግሥታት ድርጅት (ኢጋድ) ቋሚ ተወካይም ነበሩ። ከዚያም በመቀጠል እኤአ ከ2002-2006 በፈረንሳይ አምባሳደር እንዲሁም የተባበሩት መንግሥታት የትምህርት የሳይንስና የባህል ተቋም ተወካይ ሆነው ሰርተዋል። በተባበሩት መንግሥታት ልዩ መልዕክተኛ ውስጥ የተቀናጀው የሰላም አስከባሪ ሃይል ተወካይ በመሆን በሴንትራል አፍሪካ(BINUCA) ኃላፊ በመሆን አገልግለዋል። በአፍሪካ ሕብረት ውስጥና በተባበሩት መንግሥታት የኢኮኖሚ ኮሚሽን ውስጥም የኢትዮጵያ ቋሚ ተወካይ ሆነው ያገለገሉት አምባሳደር ሳህለወርቅ በውጪ ጉዳይ ሚኒስቴር ውስጥም የአፍሪካ ጉዳዮች ዳይሬክተር ጄነራል ሆነው ሰርተዋል። እኤአ በ2011 የተባበሩት መንግሥታት ዋና ፀሃፊ የነበሩት ባን ኪሙንም በኬኒያ የተባበሩት መንግሥታት ዳይሬክተር ጄነራል አድርገው ሾመዋቸው አገልግለዋል። በተባበሩት መንግሥታት ዋና ፀሃፊ አንቶኒዮ ጉቴሬስ በአፍሪካ ሕብረት ልዩ ተወካይ እንዲሁም በአፍሪካ ሕብረት የተባበሩት መንግሥታት ቢሮ ኃላፊ ሆነው ተሾመዋል። አምባሳደር ሳህለወርቅ ጥቅምት ፩፭ ቀን ፳፻፲፩ ዓ.ም. የኢትዮፕያ ፕሬዝዳንት ሆነው ተመርጡ። በፕሬዝዳንትነት ሚና ለማገልገል የመጀመርያዋ ሴት ሲሆኑ የኢትዮጵያ ሕዝቦች አብዮታዊ ዲሞክራሲያዊ ግንባር አራተኛ ፕሬዝዳንት ናቸው። አምባሳደር ሳህለወርቅ ሁለት የስድስት አመት ውል እንደሚያገለግሉ ይጠበቃል። በአሁኑ ጊዜ በአፍሪካ ውስጥ አምባሳደር ሳህለወርቅ ብቻ ናቸው ሴት የአገር መሪ። ከሳቸው በፊት ኢትዮፕያ አንድ ሌላ ሴት መሪ ኖርዋት ያውቃል፤ እሳቸውም ንግሥት ዘውዲቱ ናቸው። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) ^ \"Ethiopia gets first female president\"."} {"id": "12948", "contents": ""} {"id": "12966", "contents": "ስልጆ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚሰራ የምግብ አይነት ሲሆን፣ የሚሰራውም ከባቄላ፣ ከሱፍና ከሰናፍጭ ነው። [1]"} {"id": "17568", "contents": "የሷሶን ግዛት በስሜን ጋሊያ (የዛሬው ፈረንሳይ አገር) የተገኘና ከሮሜ መንግሥት ውድቀት (በ468 ዓ.ም.) በኋላ ትንሽ የቆየ የሮማውያን ግዛት ነበረ። የሷሶን መንግሥት መነሻ የሮሜ ንጉሠ ነገሥት ማዮሪያኑስ በ449 ዓ.ም. አይጊዲዩስን የጋሊያ አውራጃ ዋና አለቃ እንዲሆን በሾሙበት ወቅት ሆነ። በ5ኛው ክፍለ ዘመን የጀርመናውያን ብሔሮች ወደ ሮሜ ግዛት እየፈለሱ ነበር፣ በተለይም ቪዚጎቶች የተባለው ትልቅ ሕዝብ ለሮሜ ሰዎች እንደ ወታደሮች ስላገለገላቸው፣ መሬት በደቡብ-ምዕራብ ጋሊያ ተሠጥተው ነበር። ብዙ ጊዜ ሳያልፍ ግን የሮማውያን ሥልጣን እየደከመ እኚህ ቪዚጎቶች በራሳቸው ንጉሥ ሥር ሆነው ግዛታቸውን ያስፋፉ ጀመር። ስለዚህ አይጊዲዩስ የተቀበለው አውራጃ በስሜን ጋሊያ ሲሆን ወደ ጣልያና ወደ ሮሜ ያገናኘው ጠባብ ስርጥ ብቻ ነበር። ይህም ስርጥ ደግሞ በማዮሪያኑስ ዘመን በጀርመናውያን ነገዶች በመያዙ፣ የአይጊዲዩስ ግዛት ያንጊዜ ከሮሜ ተቋረጠ። ኃይለኛው ጀርመናዊ ጦር አለቃ ሪኪመር በ453 ዓ.ም. ማዮሪያኑስን ካስገደላቸው በኋላ፣ አይጊዲዩስ ሥልጣኑን በጋሊያ ጠበቀው። በ455 ዓ.ም. ከፍራንኮች ጋር ተባብሮ፣ ቪዚጎቶቹን በኦርሌያን ውጊያ ድል አደረገ። በ456 ዓ.ም. ግን አይጊዲዩስ ተገደለ፤ ልጁም ሲያግሪዩስ ግዛቱን ወረሰ። ማዕረጉ በይፋ የሮሜ አገረ ገዥ ቢሆንም፣ ጀርመናዊ ጎረቤቶቹ «የሮማውያን ንጉሥ» ይሉት ነበር። መቀመጫውም በአሁኑ ሷሶን ከተማ (በሮማይስጥ፦ ኖዊዱኑም) ነበረ። ስለዚህ በአንዳንድ ታሪክ ግዛቱ «የሷሶን መንግሥት» ወይም «የሲያግሪዩስ መንግሥት» ይባላል። በሮሜ ጣልያ በ468 ዓ.ም. መጨረሻው ንጉሠ ነገሥት ሮሙሉስ አውግስጦስ በጀርመናዊው አለቃ ኦዶዋካር ስለ ተሻሩ፣ የሮሜ ነገሥታት ሥልጣን በምዕራብ ተቋረጠ። ሲያግሪዩስ ግን የኦዶዋካርን መንግሥት ስላልተቀበለ፣ እርሱ በስሜን ጋሊያ ገዢ ሆኖ የሮሜ ሕግጋትን አስቀጠለ። የፍራንኮች ንጉሥ 1 ቺልደሪክ በ473 ዓ.ም. ዐርፎ፣ ተከታዩ 1 ክሎቪስ የሲያግሪዩስ ጠላት ሆነና በጦርነት አገሩን በሙሉ ያዘ። በመጨረሻ የሷሶን ውጊያ (478 ዓ.ም.) ክሎቪስ ስያግሪዩስን አሸነፈ። ከዚህ በኋላ ግዛቱ ሁሉ ወደ ፍራንኮች መንግስት ተጨመረ። ሲያግሪዩስ ወደ ቪዚጎቶች ቢሸሽም፣ ፍራንኮች ዛቻ ስለ ጣሉ ቪዚጎቶች መለሱትና ይሙት በቃ ተፈረደ። ^ Michael Frassetto."} {"id": "3360", "contents": ""} {"id": "3378", "contents": "ሐምሌ ፳፱ ቀን 1602 - ሄንሪ ሀድሰን የሀድሰን ባህረሠላጤ (በዛሬው ካናዳ) አግኝቶ ወደ እስያ የሚወስድ ማለፊያ መሰለው። 1907 - በታላቅ አውሎ ንፋስ 275 ሰዎች በኒው ኦርሊንስና ጋልቬስቶን ቴክሳስ አሜሪካ አገር ጠፉ። 1952 - ቡርኪና ፋሶ \"ላይኛ ቮልታ\" ተብሎ ነጻነቱን ከፈረንሣይ አገኘ።"} {"id": "8340", "contents": "ኮኒ ፍራንሲስ (Connie Francis) አሜሪካዊት ዘፋኝ ናት። 1931 ዓ.ም. ተወለደች።"} {"id": "8400", "contents": "ፓውሎ ኮሄሎ (ፖርቱጊዝ፦ Paulo Coelho) የብራዚል ጸሓፊና ባለቅኔ ናቸው።"} {"id": "50048", "contents": "ወደ ሮማውያን በአዲስ ኪዳን የመጀመሪያው መልዕክት ሲሆን ቅዱስ ጳውሎስ በቆሮንጦስ እያለ በ፶፮ - ፶፰ ዓ.ም. የጻፈው መልዕክት ነው ። ይህ ምዕራፍ ፪ ሲሆን በ፳፱ ንዑስ ክፍሎች ይከፈላል ። ቅዱስ ጳውሎስ ለሮማውያን መልዕክቱን የጻፈበት ምክኒያት አይሁዳውያንና ሮማውያን በሰላም አንድላይ በሮም ለብዙ ዘመን ሲኖሩ ቆይተው ክርስትና በተመሠረተበት ወቅት ፣ አይሁዳውያን ክርስቶስ እኛን ነው የመረጠን ለመንግሥቱ እናንተን አይደለም... ሲሊ ሮማውያን ደግሞ እናንተ ሰቀላችሁት እንጂ ምን አረጋቹህለት... እየተባባሉ እርስበርሳቸው ጥል ስለፈጠሩ እነሱን ለማስታረቅ ጻፈው ። ወደ ሮማውያን ምዕራፍ ፪ 1፤ስለዚህ፥አንተ፡የምትፈርድ፡ሰው፡ዅሉ፡ሆይ፥የምታመካኘው፡የለኽም፤በሌላው፡በምትፈርድበት፡ነገር፡ ራስኽን፡ትኰንናለኽና፤አንተው፡ፈራጁ፡እነዚያን፡ታደርጋለኽና። 2፤እንደዚህም፡በሚያደርጉት፡ላይ፡የእግዚአብሔር፡ፍርድ፡እውነተኛ፡እንደ፡ኾነ፡እናውቃለን። 3፤አንተም፡እንደዚህ፡በሚያደርጉ፡የምትፈርድ፡ያንም፡የምታደርግ፡ሰው፡ሆይ፥አንተ፡ከእግዚአብሔር፡ፍርድ፡ የምታመልጥ፡ይመስልኻልን፧ 4፤ወይስ፡የእግዚአብሔር፡ቸርነት፡ወደ፡ንስሓ፡እንዲመራኽ፡ሳታውቅ፡የቸርነቱንና፡የመቻሉን፡የትዕግሥቱንም፡ ባለጠግነት፡ትንቃለኽን፧ 5፤ነገር፡ግን፥እንደ፡ጥንካሬኽና፡ንስሓ፡እንደማይገ፟ባ፟፡ልብኽ፡የእግዚአብሔር፡ቅን፡ፍርድ፡በሚገለጥበት፡በቍጣ፡ቀን፡ቍጣን፡በራስኽ፡ላይ፡ታከማቻለኽ። 6፤ርሱ፡ለያንዳንዱ፡እንደ፡ሥራው፡ያስረክበዋል፤ 7፤በበጎ፡ሥራ፡በመጽናት፡ምስጋናንና፡ክብርን፡የማይጠፋንም፡ሕይወት፡ለሚፈልጉ፡የዘለዓለምን፡ሕይወት፡ ይሰጣቸዋል፤ 8፤ለዐመፃ፡በሚታዘዙ፡እንጂ፡ለእውነት፡በማይታዘዙትና፡በዐድመኛዎች፡ላይ፡ግን፡ቍጣና፡መቅሠፍት፡ ይኾንባቸዋል። 9፤ክፉውን፡በሚያደርግ፡ሰው፡ነፍስ፡ዅሉ፡መከራና፡ጭንቀት፡ይኾንበታል፥አስቀድሞ፡በአይሁዳዊ፡ደግሞም፡ በግሪክ፡ሰው፤ 10፤ነገር፡ግን፥በጎ፡ሥራ፡ለሚያደርጉ፡ዅሉ፡ምስጋናና፡ክብር፡ሰላምም፡ይኾንላቸዋል፥አስቀድሞ፡ ለአይሁዳዊ፡ደግሞም፡ለግሪክ፡ሰው። 11፤እግዚአብሔር፡ለሰው፡ፊት፡አያዳላምና። 12፤ያለሕግ፡ኀጢአት፡ያደረጉ፡ዅሉ፡ያለሕግ፡ደግሞ፡ይጠፋሉና፤ሕግም፡ሳላቸው፡ኀጢአት፡ያደረጉ፡ዅሉ፡ በሕግ፡ይፈረድባቸዋል፤ 13፤በእግዚአብሔር፡ፊት፡ሕግን፡የሚያደርጉት፡ይጸድቃሉ፡እንጂ፡ሕግን፡የሚሰሙ፡ጻድቃን፡አይደሉምና። 14፤ሕግ፡የሌላቸው፡አሕዛብ፡ከባሕርያቸው፡የሕግን፡ትእዛዝ፡ሲያደርጉ፥እነዚያ፡ሕግ፡ባይኖራቸው፡እንኳ፡ ለራሳቸው፡ሕግ፡ናቸውና፤ 15፤እነርሱም፡ኅሊናቸው፡ሲመሰክርላቸው፥ዐሳባቸውም፡ርስ፡በርሳቸው፡ሲካሰስ፡ወይም፡ሲያመካኝ፡በልባቸው፡ የተጻፈውን፡የሕግ፡ሥራ፡ያሳያሉ። 16፤ይህም፡እግዚአብሔር፡በኢየሱስ፡ክርስቶስ፡እኔ፡በወንጌል፡እንዳስተማርኹ፡በሰው፡ዘንድ፡የተሰወረውን፡ በሚፈርድበት፡ቀን፡ይኾናል። 17፤አንተ፡ግን፡አይሁዳዊ፡ብትባል፡በሕግም፡ብትደገፍ፡በእግዚአብሔርም፡ብትመካ፥ 18፤ፈቃዱንም፡ብታውቅ፡ከሕግም፡ተምረኽ፡የሚሻለውን፡ፈትነኽ፡ብትወድ፤ 19-20፤በሕግም፡የዕውቀትና፡የእውነት፡መልክ፡ስለ፡አለኽ፥የዕውሮች፡መሪ፥በጨለማም፡ላሉ፡ ብርሃን፥የሰነፎችም፡አስተማሪ፥የሕፃናትም፡መምህር፡እንደ፡ኾንኽ፡በራስኽ፡ብትታመን፤ 21፤እንግዲህ፡አንተ፡ሌላውን፡የምታስተምር፡ራስኽን፡አታስተምርምን፧አትስረቅ፡ብለኽ፡የምትሰብክ፡ ትሰርቃለኽን፧ 22፤አታመንዝር፡የምትል፡ታመነዝራለኽን፧ጣዖትን፡የምትጸየፍ፡ቤተ፡መቅደስን፡ትዘርፋለኽን፧ 23፤በሕግ፡የምትመካ፡ሕግን፡በመተላለፍ፡እግዚአብሔርን፡ታሳፍራለኽን፧ 24፤በእናንተ፡ሰበብ፡የእግዚአብሔር፡ስም፡በአሕዛብ፡መካከል፡ይሰደባልና፥ተብሎ፡እንደ፡ተጻፈ። 25፤ሕግን፡ብታደርግ፡መገረዝስ፡ይጠቅማል፤ሕግን፡ተላላፊ፡ብትኾን፡ግን፡መገረዝኽ፡አለ፡መገረዝ፡ ኾኗል። 26፤እንግዲህ፡ያልተገረዘ፡ሰው፡የሕግን፡ሥርዐት፡ቢጠብቅ፡አለመገረዙ፡እንደ፡መገረዝ፡ኾኖ፡ አይቈጠርለትምን፧ 27፤ከፍጥረቱም፡ያልተገረዘ፡ሕግን፡የሚፈጽም፡ሰው፡የሕግ፡መጽሐፍና፡መገረዝ፡ሳለኽ፡ሕግን፡ በምትተላለፈው፡ባንተ፡ይፈርድብኻል። 28፤በግልጥ፡አይሁዳዊ፡የኾነ፡አይሁዳዊ፡አይደለምና፥በግልጥ፡በሥጋ፡የሚደረግ፡መገረዝም፡መገረዝ፡ አይደለምና፤ 29፤ዳሩ፡ግን፡በስውር፡አይሁዳዊ፡የኾነ፡አይሁዳዊ፡ነው፥መገረዝም፡በመንፈስ፡የሚደረግ፡የልብ፡መገረዝ፡ ነው፡እንጂ፡በመጽሐፍ፡አይደለም፤የርሱ፡ምስጋና፡ከእግዚአብሔር፡ነው፡እንጂ፡ከሰው፡አይደለም።"} {"id": "8532", "contents": "ተክለሃዋርያት ተክለማርያም ኬቮርክ ናልባንድያን መላኩ በጎሰው ሃዲስ አለማየሁ ስንዱ ገብሩ እዩኤል ዮሃንስ ዮፍታሄ ንጉሴ መንግስቱ ለማ ጸጋዬ ገብረ መድህን ከበደ ሚካኤል መላኩ አሻግሬ ተስፋዬ ገሠሠ ጌታቸው አብዲ አቤ ጉበኛ ተስፋዬ አበበ ተስፋዬ ገብረማርያም ፍስሃ በላይ ይማም ሃይማኖት አለሙ አያልነህ ሙላቱ ተፈሪ አለሙ በሃይሉ መንገሻ ጌትነት እንየው አስፋው አጽማት አቦነህ አሻግሬ ሞሲሳ ቀጄላ አለማየሁ ገብረ ህይወት ኤፍሬም በቀለ"} {"id": "8538", "contents": "ተስፋዬ ሳህሉ ደበበ እሸቱ ወጋየሁ ንጋቱ ፍቃዱ ተክለማርያም ዘነበች ታደሰ ተፈሪ አለሙ ፍስሃ በላይ በላይነሽ አመዴ ሙናዬ መንበሩ ጥላሁን ጉግሳ አለሙ ጥላሁን ጉግሳ መንገሻ ሙሉጌታ ባልቻ ጌትነት እንየው አለማየሁ ታደሰ ሙሉዓለም ታደሰ ይግረም ረታ አሰግድ ገብረእግዚአብሄር በላይ መረሳ አውላቸው ደጀኔ አስራት አንለይ ውሂበ ስላሴ ሱራፊል በጋሻው ተክሌ ደስታ ሰለሞን ቦጋለ በሀይሉ መንገሻ"} {"id": "13356", "contents": "ናርመር ለሥነ ቅርስ የሚታወቅ የግብጽ የቀድሞ ዘመነ መንግሥት ፈርዖን ነበረ። ስሙ በግብጽ ሃይሮግሊፍ ሲጻፍ፣ የአምባዛ (አስቀያሚ የባሕር አሳ ወይም በግብጽኛ «ናር») ከመሮ (በግብጽኛ «መር») በላይ ነው። ከሔሩ (ወይም ሆሩስ፣ ሖር) ወገን በመሆኑ ስሙ በሙሉ «ሔሩ ናር-መር» (ወይም ምናልባት «ሔሩ መር-ናር») ነበረ። የናርመር ዱላ የተባለው ቅርስ በዙፋን ሲቀመጥ የታችኛ (ስሜኑ) ግብጽ ዘውድ በራሱ ላይ ሲጫን ያሳያል። በሱም ዙሪያ የሚያገልግሉ ሰዎች አሉ። በላይኛው ተርታ አጫጭር ሰዎች ዓላማዎች ሲሸክሙ አንዱ «ሴት» ምልክት (አዋልደጌስ ወይም ቀበሮ)፣ አንዱም የጊንጥ ምልክት፣ ሁለቱም የሔሩ ምልክት (ጭላት) አለባቸው። በ1890 ዓ.ም. በተገኘው የናርመር መኳያ ሠሌዳ በተባለው ቅርስ ላይ የናርመር መልክ በሁለቱ ገጾች ላይ ይታያል። በፊተኛው ገጽ ላይ የታችኛ ግብጽ ዘውድ (ቀዩ ዘውድ)፤ በጀርባውም ላይ የላይኛ ግብጽ ዘውድ (ነጩ ዘውድ) በራሱ ላይ ይታያል። ስለዚህ ሁለቱ ክፍሎች መጀመርያው ያዋሐደው ፈርዖን በተለመደው ታሪክ ሜኒስ ሲሆን፣ እርሱና ናርመር አንድ እንደ ነበሩ በሰፊ ይታመናል። ናርመር ታችኛ (ስሜን) እና ላይኛ (ደቡብ) ግብጽ ካዋሐደው አስቀድሞ የተለያዩ አለቆች እንደ «ንጉሥ ጊንጥ» ሸለቆውን በከፊል ይገዙ ነበር። ቀዩ ዘውድ ባለበት ገጽ ላይ እንደ ተለመደው አጫጭር ሰዎች ያገልግሉታል። ባንዱ አገልጋይ አጠገብ ሁለት ሃይሮግሊፎች «ጨቲ» (ጸሐፈ ትእዛዝ ወይም አማካሪ) ይላሉ። በግብጽ ሥነ ቅርስ እስከሚታወቅ ድረስ የሃይሮግሊፍ አጠራር እንደ ድምጽ ፊደል (የግብጽኛ ተናባቢ ድምጽ ምልክቶች) (ጭ፣ ት )"} {"id": "49208", "contents": ""} {"id": "13476", "contents": ""} {"id": "13488", "contents": "ሐምሌ ፲፮ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፫፻፲፮ ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፶ ቀናት በ ዘመነ ዮሐንስ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፶፩ ቀናት ይቀራሉ። ፲፱፻፳፩ ዓ/ም የኢጣልያ የፋሽስት መንግሥት የሌላ ቋንቋ ወይም ባዕድ ቃላትን መጠቀምን ህገ ወጥ አድርጎ ደነገገ። (ኢትዮጵያም እንዲህ አይነት ህግ ባወጣች!!!!) ፲፱፻፵፬ ዓ.ም በጋማል አብደል ናስር የተመሠረተው የግብጽ የመኮንኖች እንቅስቃሴ በ ጄነራል ሙሐመድ ናጊብ መሪነት ንጉሥ ፋሩቅን ገለበጠ። ፲፱፻፷፮ ዓ/ም የግሪክ ወታደራዊ መንግሥት ውድቅ ሆኖ የቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስቴር ኮንስታንቲን ካራማንሊስ መንግሥት እንዲመሠርቱ ተጋበዙ። ፲፱፻፺፩ ዓ/ም የሞሮኮው አልጋ ወራሽ ሞሐመድ ቢን አል ሓሳን አባታቸው ሲሞቱ ንጉሥ ሞሐመድ አራተኛ ተብለው የንጉሥነት ዘውድ ጭነው ነገሡ። ፲፰፻፹፬ ዓ/ም የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት ቀዳማዊ፡ኃይለ፡ሥላሴ በሐረርጌ ውስጥ ኤጀርሳ ጎሮ ላይ ተወለዱ። ፲፱፻፺፩ ዓ/ም የሞሮኮው ንጉሥ ዳግማዊ ሀሰን በተወለዱ በ ሰባ ዓመታቸው አረፉ። ዳግማዊ ሀሰን በ ፲፱፻፶፮ ዓ/ም አዲስ አበባ ላይ የተመሠረተውን የአፍሪቃ አንድነት ድርጅት ከመሠሩት ሠላሳ አምስት መሪዎች አንዱ ነበሩ። (እንግሊዝኛ) http://en.wikipedia.org/wiki/July 23 (እንግሊዝኛ) http://news.bbc.co.uk/onthisday/hi/dates/stories/july/23/newsid_2515000/2515819.stm"} {"id": "13524", "contents": "ሮበርት ኔስታ ማርሊ (Robert \"Bob\" Nesta Marley; የካቲት 6 1945 - ግንቦት 11 1981 እ.ኤ.አ. ) በ1970ወቹ እና 80ወቹ ከፍተኛ እውቅናን ያገኘ ግን እስካሁን ድረስ ተወዳጅነቱ የቀጠለ የጃማይካ አገር ዘፋኝ ነበር። የሬጌን ሙዚቃ በአለም አቀፍ ደረጃ ታዋቂ እንዲሆን ያደረገ ዋና ሙዚቀኛ ነበር። ዘፈኖቹ ባጠቃላይ መልኩ ስለ ጃማይካ ኑሮ የሚተርኩና ስለ ራስ ተፈሪያን ሃይማኖት የሚያትቱ ነበር። በሌላ አነጋገር ዘፈኖቹ ስለፍቅር ከመተረክ ይልቅ ወደ ፖለቲካና ወደ ሃይማኖት ያጋደሉ ነበር። ቦብ ማርሊ እናቱ ሴዴላ ቡከር የምትባል ጥቁር ጃማይካዊት ስትሆን አባቱ ደግሞ ኖርቫል ማርሊ የተባለ ነጭ እንግሊዛዊ ነበር። የሙዚቃ ሕይወቱንም የጀመረው በ1960ወቹ ፒተር ቶሽ እና በኒ ዌይለር ከተባሉ ጓደኞቹ ጋር ዘ ዌይለርስ የተባለ ቡድን በመመስረት ነበር። ከዚያም ከደጋፊ ዘፋኞቹ አንዲቱ የነበረችውን ሪታ ማርሊን በማግባት 5 ልጆች አፍርቷል። ከነዚህ ውስጥ አንዱ ዚጊ ማርሊ፣ በራሱ የተዋጣለት የሬጌ ዘፈን ተጫዋች ነው። ከቦብ ማርሊ ታላቁ የሙዚቃ ስራ ኖ ውማን ኖ ክራይ ወይም ቃል በቃል ሲተረጎም «አይ ሴትዬ አታልቅሽ» የሚለው ነበር። በርግጥም ሮበርት ኔስታ ማርሊ በአገሩ በጃማይካ እንደ ታላቅ ጀግና የሚቆጠር ሰው ነው። ደግሞ ይዩ፦ የአንድ ፍቅር ሰላም ትዕይንት በ1980 እ.ኤ.አ. ቦብ ማርሊ በቆዳ ነቀርሳ ምክንያት ጀርመን አገር ሲታከም ቆይቶ ወደጃማይካ ለመሄድ ሲሞክር በመንገድ ላይ አሜሪካ፣ ፍሎሪዳ፣ ማያሚ በሚገኝ ሆስፒታል ውስጥ በ36 ዓመቱ ከዚህ ዓለም በሞት ተለየ። ከዚያም ጃማይካ ውስጥ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ስነ ስርዓት ራስተፈሪያውያን ባሉበት የቀብሩ ስነ ስርዓት ተፈጸመ። ^ በጃማይካዊ ፓትዋ ስዋሰው፣ ይህ ደግሞ «አንድም ሴት አታልቅስ» ሊተረጎም ይችላል።"} {"id": "13542", "contents": "ሂሩት በቀለ የኢትዮጵያ ታዋቂ ዘፋኝ ስትሆን ብዙ የሙዚቃ ስራወችን በ1970ዎቹ በማቅረብ ትታወቃለች።"} {"id": "13548", "contents": "ኩኩ የኢትዮጵያ ታዋቂ ዘፋኝ ስትሆን ብዙ ዘመናዊ የሙዚቃ ስራወችን በማቅረብና የቁንጅና ውድድር በማሸነፍ ትታወቃለች። ፲፱፻፺፰ ዓ.ም. ትዝታ"} {"id": "50156", "contents": "በሰሃራ በረሃ መካከለኛ አካባቢ፣ በዓረብ አገሮች በሙሉና በማዕከላዊ እስያ አንዳንድ ክፍሎች ተባዕቱ ከ2 እስከ 3 ኪሎ ግራም ከ40 እስከ 57 ሴንቲ ሜትር ከ20 እስከ 30 ሴንቲ ሜትር ጆሯቸው ከሩቅ ስለሚሰማ የሚያድኑት እንስሳ ከመሬት በታች ቢሆንም እንኳ ሊያገኙት ይችላሉ። ተባዕቱ ድመት ተጓዳኝ ለማግኘት ቀጭን የሆነ ኃይለኛ ጩኸት ያሰማል። እንስቷም ይህንን ድምፅ ከረጅም ርቀት መስማት ትችላለች። መዳፎቻቸው በፀጉር የተሸፈኑ ናቸው፤ ይህም በሚሄዱበት ጊዜ አሸዋ ውስጥ እንዳይሰምጡ የሚረዳቸው ከመሆኑም ሌላ መዳፋቸውን ቅዝቃዜም ሆነ ሙቀት እንዳይጎዳው ይከላከልላቸዋል። የጆሮዎቻቸው ውስጠኛ ክፍል ጥቅጥቅ ባለ ነጭ ፀጉር የተሸፈነ መሆኑ ነፋስ በሚኖርበት ጊዜ አሸዋ ጆሯቸው ውስጥ እንዳይገባ ይከላከልላቸዋል። የእነዚህ ድመቶች መዳፍ ጥቅጥቅ ባለ ፀጉር የተሸፈነ በመሆኑ ዱካቸውን ተከታትሎ ማግኘት አስቸጋሪ ነው። እነዚህ ድመቶች ከሚበሉት እንስሳ በሚያገኙት ውኃ ብቻ መኖር ይችላሉ። የካራኩም በረሃ አሸዋ እስከ 80 ዲግሪ ሴንቲ ግሬድ የሚደርስ ሙቀት ሊኖረው ይችላል። በሌሎች ጊዜያት ደግሞ የሙቀቱ መጠን ከዜሮ በታች እስከ 25 ዲግሪ ሴንቲ ግሬድ ሊወርድ ይችላል።"} {"id": "50162", "contents": "ወደ ሮማውያን በአዲስ ኪዳን የመጀመሪያው መልዕክት ሲሆን ቅዱስ ጳውሎስ በቆሮንጦስ እያለ በ፶ ዎቹ ዓ.ም. የጻፈው መልዕክት ነው ። ይህ ምዕራፍ ፱ ሲሆን በ፴፫ ንዑስ ክፍሎች ይከፈላል ። ጳውሎስ በዚህ መልዕክቱ ስለእግዚአብሔር ስጦታዎች ያነሳል በተለይ የመዳን ስጦታውን እሱን ማለት ጳውሎስን አጥፍቶ ለተከታዮቹ ቢሰጣቸው ምኞቱ እንደሆነ ይገልጻል ፣ (እንደ ሙሴ እንደ ዳዊት) ። ቅዱስ ጳውሎስ ለሮማውያን መልዕክቱን የጻፈበት ምክኒያት አይሁዳውያንና ሮማውያን በሰላም አንድላይ በሮም ለብዙ ዘመን ሲኖሩ ቆይተው ክርስትና በተመሠረተበት ወቅት ፣ አይሁዳውያን ክርስቶስ እኛን ነው የመረጠን ለመንግሥቱ እናንተን አይደለም... ሲሊ ሮማውያን ደግሞ እናንተ ሰቀላችሁት እንጂ ምን አረጋቹህለት... እየተባባሉ እርስበርሳቸው ጥል ስለፈጠሩ እነሱን ለማስታረቅ ጻፈው ። የጳውሎስ መልዕክት ወደ ሮማውያን ምዕራፍ ፱ ቁጥር ፫ ቁጥር ፮ ቁጥር ፯ ቁጥር ፳፯ ቁጥር ፳፰ ቁጥር ፴፫ 1-2፤ብዙ፡ሐዘን፡የማያቋርጥም፡ጭንቀት፡በልቤ፡አለብኝ፡ስል፡በክርስቶስ፡ኾኜ፡እውነትን፡ እናገራለኹ፤አልዋሽምም፤ኅሊናዬም፡በመንፈስ፡ቅዱስ፡ይመሰክርልኛል። 3፤በሥጋ፡ዘመዶቼ፡ስለኾኑ፡ስለ፡ወንድሞቼ፡ከክርስቶስ፡ተለይቼ፡እኔ፡ራሴ፡የተረገምኹ፡እንድኾን፡እጸልይ፡ ነበርና። 4፤እነርሱ፡እስራኤላውያን፡ናቸውና፥ልጅነትና፡ክብር፡ኪዳንም፡የሕግም፡መሰጠት፡የመቅደስም፡ሥርዐት፡ የተስፋውም፡ቃላት፡ለእነርሱ፡ናቸውና፤ 5፤አባቶችም፡ለእነርሱ፡ናቸውና፤ከነርሱም፡ክርስቶስ፡በሥጋ፡መጣ፥ርሱም፡ከዅሉ፡በላይ፡ኾኖ፡ለዘለዓለም፡ የተባረከ፡አምላክ፡ነው፤አሜን። 6፤ነገር፡ግን፥የእግዚአብሔር፡ቃል፡የተሻረ፡አይደለም።እነዚህ፡ከእስራኤል፡የሚወለዱ፡ዅሉ፡እስራኤል፡ አይደሉምና፤የአብርሃምም፡ዘር፡ስለ፡ኾኑ፡ዅላቸው፡ልጆች፡አይደሉም፥ 7፤ነገር፡ግን፦በይሥሐቅ፡ዘር፡ይጠራልኻል፡ተባለ። 8፤ይህም፥የተስፋ፡ቃል፡ልጆች፡ዘር፡ኾነው፡ይቈጠራሉ፡እንጂ፡እነዚህ፡የሥጋ፡ልጆች፡የኾኑ፡ የእግዚአብሔር፡ልጆች፡አይደሉም፡ማለት፡ነው። 9፤ይህ፦በዚህ፡ጊዜ፡እመጣለኹ፡ለሳራም፡ልጅ፡ይኾንላታል፡የሚል፡የተስፋ፡ቃል፡ነውና። 10፤ይህ፡ብቻ፡አይደለም፥ነገር፡ግን፥ርብቃ፡ደግሞ፡ከአንዱ፡ከአባታችን፡ከይሥሐቅ፡በፀነሰች፡ጊዜ፥ 11፤ልጆቹ፡ገና፡ሳይወለዱ፥በጎ፡ወይም፡ክፉ፡ምንም፡ሳያደርጉ፥ከጠሪው፡እንጂ፡ከሥራ፡ሳይኾን፡በምርጫ፡ የሚኾን፡የእግዚአብሔር፡ዐሳብ፡ይጸና፡ዘንድ፥ 12፤ለርሷ፦ታላቁ፡ለታናሹ፡ይገዛል፡ተባለላት። 13፤ያዕቆብን፡ወደድኹ፡ኤሳውን፡ግን፡ጠላኹ፡ተብሎ፡እንደ፡ተጻፈ፡ነው። 14፤እንግዲህ፡ምን፡እንላለን፧በእግዚአብሔር፡ዘንድ፡ዐመፃ፡አለ፡ወይ፧አይደለም። 15፤ለሙሴ፦የምምረውን፡ዅሉ፡እምረዋለኹ፡ለምራራለትም፡ዅሉ፡እራራለታለኹ፡ይላልና። 16፤እንግዲህ፡ምሕረት፡ለወደደ፡ወይም፡ለሮጠ፡አይደለም፥ከሚምር፡ከእግዚአብሔር፡ነው፡እንጂ። 17፤መጽሐፍ፡ፈርዖንን፦ኀይሌን፡ባንተ፡አሳይ፡ዘንድ፡ስሜም፡በምድር፡ዅሉ፡ይነገር፡ዘንድ፡ለዚህ፡አስነሣኹኽ፡ይላልና። 18፤እንግዲህ፡የሚወደ፟ውን፡ይምረዋል፥የሚወደ፟ውንም፡እልከኛ፡ያደርገዋል። 19፤እንግዲህ፡ስለ፡ምን፡እስከ፡አኹን፡ድረስ፡ይነቅፋል፧ፈቃዱንስ፡የሚቃወም፡ማን፡ነው፧ትለኝ፡ይኾናል። 20፤ነገር፡ግን፥አንተ፡ሰው፡ሆይ፥ለእግዚአብሔር፡የምትመልስ፡ማን፡ነኽ፧ሥራ፡ሠሪውን፦ስለ፡ምን፡ እንዲህ፡አድርገኽ፡ሠራኸኝ፡ይለዋልን፧ 21፤ወይም፡ሸክላ፡ሠሪ፡ከአንዱ፡ጭቃ፡ክፍል፡አንዱን፡ዕቃ፡ለክብር፡አንዱንም፡ለውርደት፡ሊሠራ፡በጭቃ፡ ላይ፡ሥልጣን፡የለውምን፧ 22-23፤ነገር፡ግን፥እግዚአብሔር፡ቍጣውን፡ሊያሳይ፡ኀይሉንም፡ሊገልጥ፡ወዶ፥አስቀድሞ፡ለክብር፡ ባዘጋጃቸው፡በምሕረት፡ዕቃዎች፡ላይ፡የክብሩን፡ባለጠግነት፡ይገልጥ፡ዘንድ፥ለጥፋት፡የተዘጋጁትን፡የቍጣ፡ ዕቃዎች፡በብዙ፡ትዕግሥት፡ከቻለ፥እንዴት፡ነው፧ 24፤የምሕረቱ፡ዕቃዎችም፡ከአይሁድ፡ብቻ፡አይደሉም፥ነገር፡ግን፥ከአሕዛብ፡ደግሞ፡የጠራን፡እኛ፡ነን። 25፤እንዲሁ፡ደግሞ፡በሆሴዕ።ሕዝቤ፡ያልኾነውን፡ሕዝቤ፡ብዬ፥ያልተወደደችውንም፡የተወደደችው፡ብዬ፡ እጠራለኹ፤ 26፤እናንተ፡ሕዝቤ፡አይደላችኹም፡በተባለላቸውም፡ስፍራ፡በዚያ፡የሕያው፡እግዚአብሔር፡ልጆች፡ተብለው፡ ይጠራሉ፡ይላል። 27-28፤ኢሳይያስም፦የእስራኤል፡ልጆች፡ቍጥር፡ምንም፡እንደ፡ባሕር፡አሸዋ፡ቢኾን፡ቅሬታው፡ ይድናል፤ጌታ፡ነገሩን፡ፈጽሞና፡ቈርጦ፡በምድር፡ላይ፡ያደርገዋልና፥ብሎ፡ስለ፡እስራኤል፡ይጮኻል። 29፤ኢሳይያስም፡እንደዚሁ፦ጌታ፡ጸባኦት፡ዘር፡ባላስቀረልን፡እንደ፡ሰዶም፡በኾን፟፡ገሞራንም፡በመሰልን፡ነበር፡ ብሎ፡አስቀድሞ፡ተናገረ። 30፤እንግዲህ፡ምን፡እንላለን፧ጽድቅን፡ያልተከተሉት፡አሕዛብ፡ጽድቅን፡አገኙ፥ርሱ፡ግን፡ከእምነት፡የኾነ፡ ጽድቅ፡ነው፤ 31፤እስራኤል፡ግን፡የጽድቅን፡ሕግ፡እየተከተሉ፡ወደ፡ሕግ፡አልደረሱም። 32-33፤ይህስ፡ስለ፡ምንድር፡ነው፧በሥራ፡እንጂ፡በእምነት፡ጽድቅን፡ስላልተከተሉ፡ነው፤እንሆ፥በጽዮን፡ የእንቅፋት፡ድንጋይና፡የማሰናከያ፡አለት፡አኖራለኹ፡በርሱም፡የሚያምን፡አያፍርም፡ተብሎ፡እንደ፡ተጻፈ፡ በእንቅፋት፡ድንጋይ፡ተሰናከሉ።"} {"id": "50168", "contents": "ወደ ሮማውያን በአዲስ ኪዳን የመጀመሪያው መልዕክት ሲሆን ቅዱስ ጳውሎስ በቆሮንጦስ እያለ በ፶ ዎቹ ዓ.ም. የጻፈው መልዕክት ነው ። ይህ ምዕራፍ ፲፪ ሲሆን በ፳፩ ንዑስ ክፍሎች ይከፈላል ። ጳውሎስ በዚህ መልዕክቱ ፣ ክርስቶስ ከኃጢያት ነፃ የሆነውን ሰውነቱን ስለኛ አሳልፎ እደሰጠ እኛም ከኃጢያት የነፃ ሥጋችንን መስዋት እናድርግ ብሎ ይጀምራል ። ቅዱስ ጳውሎስ ለሮማውያን መልዕክቱን የጻፈበት ምክኒያት አይሁዳውያንና ሮማውያን በሰላም አንድላይ በሮም ለብዙ ዘመን ሲኖሩ ቆይተው ክርስትና በተመሠረተበት ወቅት ፣ አይሁዳውያን ክርስቶስ እኛን ነው የመረጠን ለመንግሥቱ እናንተን አይደለም... ሲሊ ሮማውያን ደግሞ እናንተ ሰቀላችሁት እንጂ ምን አረጋቹህለት... እየተባባሉ እርስበርሳቸው ጥል ስለፈጠሩ እነሱን ለማስታረቅ ጻፈው ። የጳውሎስ መልዕክት ወደ ሮማውያን ምዕራፍ ፲፪ 1፤እንግዲህ፥ወንድሞች፡ሆይ፥ሰውነታችኹን፡እግዚአብሔርን፡ደስ፡የሚያሠኝና፡ሕያው፡ቅዱስም፡መሥዋዕት፡ አድርጋችኹ፡ታቀርቡ፡ዘንድ፡በእግዚአብሔር፡ርኅራኄ፡እለምናችዃለኹ፥ርሱም፡ለአእምሮ፡የሚመች፡ አገልግሎታችኹ፡ነው። 2፤የእግዚአብሔር፡ፈቃድ፡ርሱም፡በጎና፡ደስ፡የሚያሠኝ፡ፍጹምም፡የኾነው፡ነገር፡ምን፡እንደ፡ኾነ፡ ፈትናችኹ፡ታውቁ፡ዘንድ፡በልባችኹ፡መታደስ፡ተለወጡ፡እንጂ፡ይህን፡ዓለም፡አትምሰሉ። 3፤እግዚአብሔር፡ለያንዳንዱ፡የእምነትን፡መጠን፡እንዳካፈለው፥እንደ፡ባላእምሮ፡እንዲያስብ፡እንጂ፡ማሰብ፡ ከሚገ፟ባ፟ው፡ዐልፎ፡በትዕቢት፡እንዳያስብ፡በመካከላችኹ፡ላለው፡ለያንዳንዱ፡በተሰጠኝ፡ጸጋ፡እናገራለኹ። 4፤ባንድ፡አካል፡ብዙ፡ብልቶች፡እንዳሉን፥የብልቶቹም፡ዅሉ፡ሥራ፡አንድ፡እንዳይደለ፥ 5፤እንዲሁ፡ብዙዎች፡ስንኾን፡በክርስቶስ፡አንድ፡አካል፡ነን፥ርስ፡በርሳችንም፡እያንዳንዳችን፡የሌላው፡ ብልቶች፡ነን። 6፤እንደ፡ተሰጠንም፡ጸጋ፡ልዩ፡ልዩ፡ስጦታ፡አለን፤ትንቢት፡ቢኾን፡እንደ፡እምነታችን፡መጠን፡ትንቢት፡ እንናገር፤ 7፤አገልግሎት፡ቢኾን፡በአገልግሎታችን፡እንትጋ፤የሚያስተምርም፡ቢኾን፡በማስተማሩ፡ይትጋ፤ 8፤የሚመክርም፡ቢኾን፡በመምከሩ፡ይትጋ፤የሚሰጥ፡በልግስና፡ይስጥ፤የሚገዛ፡በትጋት፡ይግዛ፤የሚምር፡ በደስታ፡ይማር። 9፤ፍቅራችኹ፡ያለግብዝነት፡ይኹን።ክፉውን፡ነገር፡ተጸየፉት፤ከበጎ፡ነገር፡ጋራ፡ተባበሩ፤ 10፤በወንድማማች፡መዋደድ፡ርስ፡በርሳችኹ፡ተዋደዱ፤ርስ፡በርሳችኹ፡ተከባበሩ፤ 11፤ለሥራ፡ከመትጋት፡አትለግሙ፤በመንፈስ፡የምትቃጠሉ፡ኹኑ፤ለጌታ፡ተገዙ፤ 12፤በተስፋ፡ደስ፡ይበላችኹ፤በመከራ፡ታገሡ፤በጸሎት፡ጽኑ፤ 13፤ቅዱሳንን፡በሚያስፈልጋቸው፡ርዱ፤እንግዳዎችን፡ለመቀበል፡ትጉ። 14፤የሚያሳድዷችኹን፡መርቁ፥መርቁ፡እንጂ፡አትርገሙ። 15፤ደስ፡ከሚላቸው፡ጋራ፡ደስ፡ይበላችኹ፥ከሚያለቅሱም፡ጋራ፡አልቅሱ። 16፤ርስ፡በርሳችኹ፡ባንድ፡ዐሳብ፡ተስማሙ፤የትዕቢትን፡ነገር፡አታስቡ፥ነገር፡ግን፥የትሕትናን፡ነገር፡ ለመሥራት፡ትጉ።ልባሞች፡የኾናችኹ፡አይምሰላችኹ። 17፤ለማንም፡ስለ፡ክፉ፡ፈንታ፡ክፉን፡አትመልሱ፤በሰው፡ዅሉ፡ፊት፡መልካም፡የኾነውን፡ዐስቡ። 18፤ቢቻላችኹስ፡በእናንተ፡በኩል፡ከሰው፡ዅሉ፡ጋራ፡በሰላም፡ኑሩ። 19፤ተወዳጆች፡ሆይ፥ራሳችኹ፡አትበቀሉ፥ለቍጣው፡ፈንታ፡ስጡ፡እንጂ፤በቀል፡የእኔ፡ነው፥እኔ፡ብድራቱን፡እመልሳለኹ፡ይላል፡ጌታ፡ተብሎ፡ተጽፏልና። 20፤ጠላትኽ፡ግን፡ቢራብ፡አብላው፤ቢጠማ፡አጠጣው፤ይህን፡በማድረግኽ፡በራሱ፡ላይ፡የእሳት፡ፍም፡ ትከምራለኽና። 21፤ክፉውን፡በመልካም፡አሸንፍ፡እንጂ፡በክፉ፡አትሸነፍ። ቁጥር ፩ ቁጥር ፪ ቁጥር ፫ ቁጥር ፭ ቁጥር ፱ - ፳፩ በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ Bible የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ።"} {"id": "50210", "contents": "ሰፍነጎች በእንስሳት የዘር ግንድ ላይ እጅግ ጥንታዊውንና የታችኛውን ቦታ ይዘው ይገኛሉ። ሰፍነጎች ከዕፅዋት ወገን የሚመደቡ ቢመስሉም አርስቶትልና ትልቁ ፕሊኒ በትክክል ከእንስሳት ክፍል መድበዋቸዋል። ሊቃውንት በመላው ዓለም በሚገኙ ውቅያኖሶችና ሐይቆች ቢያንስ 15,000 የሚያክሉ የሰፍነግ ዝርያዎች ይገኛሉ ብለው ይገምታሉ። እነዚህ ሁሉ ሰፍነጎች በቅርጽም ሆነ በቀለም እጅግ የተለያዩ ናቸው። ጥቂቶቹን ለመጥቀስ ያህል ቀጭን ጣት፣ ጉርድ በርሜል፣ የተዘረጋ ምንጣፍ፣ የሚያምር ማራገቢያና የጠራ ብርሌ የመሰለ መልክ ያላቸው ሰፍነጎች አሉ። አንዳንዶች ከስንዴ ቅንጣት ያነሱ ሲሆኑ ሌሎች ደግሞ ከሰው የሚበልጥ ቁመት አላቸው። አንዳንድ ሰፍነጎች በመቶ የሚቆጠር ዕድሜ ሊኖራቸው እንደሚችል የሳይንስ ሊቃውንት ያምናሉ። ኢንሳይክሎፒዲያ ብሪታኒካ “ሰፍነጎች በቅርጻቸው፣ በአሠራራቸውም ሆነ በእድገታቸው ከሌሎች እንስሳት የተለዩ ናቸው” ይላል። ይህ ሊሆን የቻለው እንዴት ነው? ሰፍነጎች እንደ ሌሎቹ እንስሳት የውስጥ አካል የላቸውም። ታዲያ ልብ፣ አንጎልም ሆነ የነርቭ አውታር ሳይኖራቸው እንዴት በሕይወት መኖር ይችላሉ?"} {"id": "13782", "contents": "በነካ አፍህ (68)አለቃ ገብረሀና ከአንዱ ባለሱቅ ስውየ ጋር ማእድ ተቀምጠው ከተመገቡ በኋላ ስውየው የበላበትን እጁን ሲልስ አይተው ኖሮ «ወንድም በነካ አፍህ» ብለው እጃቸውን መቀሰራቸው ይነገራል።"} {"id": "13836", "contents": "ሉቃስ የሚለው ስም ልዩ ልዩ ትርጉሞች አሉት። ቅዱስ ሉቃስ - የኢየሱስ ተከታይ፣ ሃዋርያው የሉቃስ ወንጌል - ሃዋርያው የጻፉት ወንጌል በአዲስ ኪዳን ዘመነ ሉቃስ - በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር ዓመታት ሁሉ በ4 መደባት ይዞራሉ፤ እነሱም ስለ ሃዋርያት ስሞች ዘመነ ማቴዎስ፣ ማርቆስ፣ ሉቃስና ዮሐንስ ይባላሉ። ሉቃስ ተጨማሪ የጳጉሜ ቀን የሚቀበለው ነው። ሉቃስ (ስም) - ሌሎች ሉቃስ የሚባሉ ሰዎች"} {"id": "13854", "contents": "ክሪስታቮ ደጋማ (ከ፲፭፻፰ አካባቢ እስከ ነሐሴ ፳፮ ቀን ፲፭፻፴፬ ዓ.ም.) በኢትዮጵያ የፖርቹጋሎችን ጦር መሪ የነበረ (1541-43) ሲሆን የግራኝ አህመድን ሰራዊት ቁጥሩ በጣም ባነሰ ሰራዊት አራት ጊዜ አሸንፎች በአምስተኛው ጊዜ ተማርኮ ሃይማኖቴን አልቀይርም ሲል የተገደለ አዋጊ ነበር። ሪቻርድ በርተን የተባለ የታሪክ ተመራማሪ ክሪስታቮን በጀግኖች ዘመን የተወለደ ቀደምት ጀግና ነበር ሲል አድንቆታል። በሌላ በኩል ክሪስትቮ የታዋቂው አለም አቀፍ ተጓዥ ቫስኮ ደጋማ ልጅ ነበር። ክሪስታቮ ወደ ህንድ አገር በ1532 ከታላቅ ወንድሙ ስቲቮ ደጋማ ጋር በመሆን ከሄዱ በኋላ በ1535 ተመልሰዋል። ከዚያም በ1538 ወደ ዲዩ ከሌላ ተጓዥ ጋር ሄዷል። በነዚህ ጉዞወች ባሳየው ፈጣን አይምሮ የብዙወችን ህይወት አድኗል። ስለዚህ ስላሳየው ከፍተኛ ጥበብ የህንድ ገዥ የነበረው ታላቅ ወንድሙ ስቲቮ ደጋማ በ1541 በቀይ ባህር ውስጥ ቱርኮችን ለመዋጋት ካሰለፋቸው የፖርቹጋል መርክቦች የአንዱ አዛዥ አደረገው። ነገር ግን በዚህ ጦርነት ምንም ድል ስላላገኙ እ.ኤ.አ ግንቦት 22፣ 1541 መርከቦቻችቸው ምጽዋ ላይ መልህቃቸውን ጣሉ። የቀይ ባህሩን ጦርነት አለመሳካት ለመበቀልና የኢትዮጵያውን ንጉስ አጼገላውዲወስን ለመረዳት በክሪስታቮ የሚመራ 400 ጠመንጃ ያነገቱ የፖርቱጋል ሰራዊት የያዘ ጦር ወደ ውስጠኛው የኢትዮጵያ ክፍል እንዲሄድ ስቲቮ አዘዘ። ከነዚህ ሰባወቹ የእጅ ጥበብ አዋቂወችና መሃንዲሶች ሲሆኑ 130 የሚሆኑ አሽከሮችን ያቀፈና ወደ አንድ ሺህ የሚጠጋ አርቅብስ የተባለ የጥንት ጠመንጃ፣ አንድ ሽህ ረጅም የጦር ዘንግ እና ብዛት ያላቸው የጥንት መድፎችን ያካተተ ነበር። ."} {"id": "16026", "contents": "የጎርጎርያን ካለንዳር ወይም በሌላ ስሙ የምዕራቡ ካሌንዳር በአለም አቀፍ ደረጃ ተቀባይነት ያለው የቀናት አቆጣጠር ዘዴ ነው። ካሌንደሩን ያስተዋወቀው የሮማው ፓፓ ግሪጎሪ ፰ኛ ነበር። ካሌንደሩ በህዳር 24፣ 1582 ዓ.ም. (እ.ኤ.አ) የጎርጎርያን ካሌንደር ተብሎ ተሰየመ፣ በአዋጅም ጸና። የአዲሱ ካሌንደር መነሻ ምክንያት የጁሊያን ካሌንደር በአንድ አመት ውስጥ 365.25 ቀንናቶች አሉ ብሎ ያስቀመጠው እምነቱ በ11 ደቂቃወች ከዕውነተኛው የአመት ርዝመት አንሶ መገኘቱ ነበር። ስለዚህም የጁሊያን ካሌንደር ከተሰራ ጀምሮ ፓፓው እስከ ቀየረው ድረስ የተጠራቀመው ስህተት 10ቀን ወጣው። ይህ የ10 ቀን ለውጥ የካቶሊክ ቤ/ክርስቲያናንን የፋሲካ በዓል ስላዛባ ካሌንደሩ መስተካከሉ የግድ ሆነ።"} {"id": "20346", "contents": "እንደ ልጅ በቀለበት እንደ ድመት በወተት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20352", "contents": "እንደ ሸሸ ተነጥፎ እንደ ቅጠል ረግፎ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20358", "contents": "እንደ አገሩ ይኖሩ እንደ ወንዙ ይሻገሩ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20370", "contents": "እንደ ንጉሱ አጎንብሱ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20376", "contents": "እንደ ዝንጀሮ በአፋፍ እንደ ጦጣ በዛፍ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "9378", "contents": "ሁኖርና ማጎር በሀንጋሪ አፈ ታሪክ ዘንድ የሁኖችና የሀንጋራውያን (ማውጃሮች) ቅድማያቶች ናቸው። በአንዳንድ መጻሕፍት መሠረት (ለምሳሌ የመካከለኛ ዘመን ላቲን ዜና መዋዕል ጌስታ ሁኖሩም ኤት ሁንጋሮሩም)፤ መንታ መሳፍንት ሁኖርና ማጎር የ'ታና' ልጅ 'መንሮት'ና የሚስቱ 'ኤነሕ' ልጆች ነበሩ። ይህ 'መንሮት' 200 አመታት ከማየ አይህ በኋላ በባቢሎን ሥልጣን እንደያዘ ሲባል መታወቂያው ደግሞ የኩሽ ልጅ ናምሩድ መሆኑ ይተረካል። መንታዎቹም በፋርስ አገር ተወልደው በአዞቭ ባሕር አጠገብ ለ5 አመት ሲቆዩ አንድ ቀን ነጭ አጋዘንን በማደን ላይ ሒደው ከአላኖች አለቃ 'ዱር' ሴት ልጆች መካከል ለራሳቸው ሚስቶችን አገኝተው እንደወሰዱ ወደ እስኩቴስም እንደ ሄዱ ይባላል። የሁኖር ተወላጆች ሁኖች፣ የማጎርም ልጆች ማውጃሮች እንደሆኑ ይገለጻል። ጥቂት ደራስያን ደግሞ 'ታና' ወይም 'ኩሽ' ከሱመራዊው ኪሽ ንጉሥ ኤታና ጋር ተመሳሳይነቱን አጠቁመዋል። ከዚህ በላይ የኩሻን መንግሥት (እስኩቴስ) ቅድማያት 'ኩሽ-ታና' በአፈ ታሪክ አጠቁመዋል። በመካከለኛው ዘመን መጽሐፍ ክሮኒኮን ፒክቱም መሠረት ግን፣ ይህ 'ማጎር' እንዲያውም ማጎግ ሲሆን፣ እሱና ሁኖር የናምሩድ ልጆች ሳይሆኑ የያፌት ልጆች (በኤነሕ) ናቸው።"} {"id": "9582", "contents": "ደግሞ ይዩ፦ ተረትና ምሳሌዎች ዝርዝር በአንድ ገጽ የኢትዮጵያ ተረቶች ምሳሌዎች"} {"id": "9588", "contents": "ሬሳ በምኑ ይከበራል በዝምታው ራስ ሳይጠና ጉተና ራስ ተላጭቶ ወለባ ልባልባ ታጥቆ አዛባ"} {"id": "9594", "contents": "ቸር ተመኝ ቸር እንድታገኝ ቸርን ቢያጠቁት ቢስ ይሆናል ቸር ይመጸውታል ጠላት ያጠፋል ቸኩለው ያፈሱታል ተቀምጠው ይለቅሙታል ቸኩሎ ከተጠቀመ ዝግ ብሎ የተጎዳ ይሻላል ቻቻታ የለመደ ሰው አባይ ዳር ቅበሩኝ ይላል ችኩል ሰው ጠንቋይ ይጠይቃል ችኩል ቅቤ ያንቀዋል ችኩል አደንጓሬ ሳይበሉት ሆድ ያማል ችኩል አፍ ሞትን ይጠራል ችኩል እግር ከዘንዶ ጉድጓድ ይገባል ችኮ የጦም ስጋ ችግረኛ ሲናገር ውሸት ሲደነፋ እውነት ችግር ለወዳጅ ሲያዋዩት ይቀላል ችግር በቅቤ ያስበላል አለች ዉሻ ችግር ነው ጌትነት ችግር የገረፈው ውጤቱ ያማረ ካልተንቀባረረ"} {"id": "20442", "contents": "እኛ ባገራችን ዳቦ ፍሪዳችን የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20454", "contents": "እወቁኝ ያለ ደብቁኝ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20460", "contents": "እውር ምን ይሻል ብርሀን በሽተኛ ምን ይሻል መዳን የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "13872", "contents": "ንግስት ማሪያም ሰና በጦር ድሉ ብዛት የሚታወቀው የአጼ ሠርፀ ድንግል ሚስት ስትሆን በኋላም የእንጀራ ልጇ ያዕቆብ ንጉስ ነግስት እንዲሆን ከሴት ልጆቿ ባሎች (ራስዘስላሴ(ዸምቢያ) አትናቲወስ(ጎንደር) ና ገብረ ዋህድ (ትግራይ)) ያደረገች ናት። ህጻኑት ንጉስ ያዕቆብም በዕድሜ እየጎለመሰ ሲሄድና የሞግዚቶቹን ስልጣን መጋፋት ሲጀምር በሱ ምትክ ዘድንግል እንዲነገስ አድርጋለች።"} {"id": "13938", "contents": "አጼ ሳባ አሰገድ የአጼ ይግባ ጽዮን ልጅ የአጼይኩኖ አምላክ የልጅ ልጅ ሲሆኑ ከ1298-1299 ለአንድ አመት የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት ነበሩ። ታሪክ ጻህፍት እንደሚሉት አባታቸው ይግባ ጽዮን 5 ወንድ ልጆች ስለነበሩዋቸውና የትኛው ንጉስ እንዲሆን መምረጥ ስላልቻሉ እያንዳንዱ ወንድ ልጅ አንድ አንድ አመት እንዲነግስ ቃል ስላስገቡዋቸው 1 አመት ብቻ ነግሰዋል ከኒህ ንጉስ በሁዋላ የተነሳው አጼወደም አራድ የአንድ አመት ንጉስነትን ሙከራ አስቁሟል። ^ Paul B. Henze, Layers of Time, A History of Ethiopia (New York: Palgrave, 2000), p. 60. ^ ታደሰ ታምራት, Church and State in Ethiopia (Oxford: Clarendon Press, 1972), p. 72."} {"id": "13986", "contents": "ከንቲባ ገብሩ (1845 - 1949) እውነተኛ ስማቸው ጎባው ደስታ ሲሆን የአቶ ደስታ ወልደ እስይ እና ወይዘሮ ትርንጎ ተክሌ ልጅ ነበሩ። የተወለዱትም ጎንደር ውስጥ አለፋ ጣቁሳ የሚባል ቦታ ሲሆን፣ ወላጆቻቸው መሳፍንቶች ስላልነበሩ ብዙ እንግልት ደርሶባቸው ካደጉ በሁዋላ በሚስዮን ወደ ውጭ ሄደው ተምረው ሲመለሱ ባሳዩት ችሎታ በራስ መኮንን የሐረር ከተማ ከንቲባ ሆነው ተሾሙ። ቀጥሎም ከአድዋ ጦርነት በሁዋላ በዓፄ ምኒልክ የመጀመሪያው የጎንደር ከተማ ከንቲባ ሆኑ። በዓፄ ዮሐንስ ዘመን በተካሄደው ጦርነት በሱዳኑ መሪ የታሰሩትን እስረኞች እንዲያስለቅቁ ተልከው የተደራደሩት እሳቸው ነበሩ። የእስረኞቹ መለቀቅ ያናደዳቸው እንግሊዞች ግን ሴራ ፈጥረው ዓፄ ምኒልክ እንዲይስርዋቸው አድርገዋል። ከእስር የተለቀቁትም ንግስት ቭክቶሪያ ስትሞት ነበር። በ1930 የመጀመሪያ ፓርላማ ምክትል ፕሬዘደንት ሆኑ። ጣሊያኖች ከኢትዮጵያ ከወጡ በኋላ ደግሞ የኢትዮጵያ ፓርላማ ፕሬዘደንት ሆኑ። ገብሩ አማርኛ፣ ኦሮምኛ፣ ጀርመንኛ፣ ፈረንሳይኛና እንግሊዝኛ ይናገሩ ነበር። ^ http://www.dacb.org/stories/ethiopia/gebru_desta.html\"Stars that glitter"} {"id": "16200", "contents": "በ15 ደቂቃ የሚደርስ 4 በስሱ የተቆረጠ ዳቦ 3 የሾርባ ማንኪያ የገበታ ቅቤ፣ ሦስቱም ተከፋፍሎ 2 በስሱ የተቆረጠ ቼዳር ቺዝ የታጠበውን መጥበሻ በመካከለኛ ሙቀት ማጋል። የተቆራረጠው ዳቦ በአንደኛው ጎን ቅቤ መቀባት። የተቀባውን ዳቦ መጥበሻው ላይ አስቀምጦ ላዩ ላይ አንድ የተቆረጠ ችዝ ማድረግ። ሌላ ዳቦ ቅቤ በመቀባት ከቺዙ በላይ ማስቀመጥ። (ቅቤ የተቀባው የዳቦው ክፍል ወደ ላይ መሆን አለበት።) ዳቦው ቡናማ መልክ እስኪይዝ ድረስ መጥበሻው ላይ ማጋሉን መቀጠል። ቺዙም መቅለጥ ይኖርበታል። የቀሩትን ሁለት ዳቦዎችም በተመሳሳይ መልኩ መጥበስና ማቅረብ።"} {"id": "16206", "contents": "ከአትክልት ጋር የሚሠራ ገንፎ በኢትዮጵያ አበሳሰል አለ። ከ6 ወር እስከ 9 ወር ዕድሜ ላለው ሕጻን ይስማማል። 4 የሾርባ ማንኪያ ዱቄት (የበቆሎ፣ የስንዴ፣ የማሽላ፣ የገብስ፣ የዳጉሳ) 1 መካከለኛ ድንች ግማሽ ኩባያ ጎመን ወይም ስፒናች ረቆስጣሪ 2 ኩባያ ውሃ 1 የሾርባ ማንኪያ የዱቄት ወተት ግማሽ ኩባያ የተቀቀለ ባቄላ ወይም አተር፣ ሽምብራ፣ አደንጓሬ፣ ቦሎቄ ጎመን ወይም ረቆስጣሪ ማጠብ፣ ከድንቹ ጋር ደባልቆ ማብሰል፣ ድንቹንና አትክልቱን መፍጨት፣ የተቀቀለውን ባቄላ መፍጨትና ከድንቹና ከአትክልቱ ጋር መቀላቀል፣ ዱቄቱን ከወተት ጋር ካገነፉ በኋላ፣ ከአትክልቱ ጋር ቀላቅሎ ማማሰል፣ ቀዝቀዝ ሲል በማንኪያ መመገብ፡፡ ማሳሰቢያ፣ ከአንድ ዓመት በታች የሆኑ ሕጻናት ምግብ ውስጥ ጨውም ሆነ ማንኛውንም ቅመማ ቅመም መጨመር አያስፈልግም፡፡ ምክንያቱም በጣም ያልዳበረው የሕጻኑ ኩላሊት ከባድ በሆነ የማጣራት ሥራ ስለሚጠመድ ነው፡፡ ቅመሞችም ለጨጓራ ስለሚከብዱ መጨመሩ አይደገፍም፡፡"} {"id": "20796", "contents": "ውሻ በቀደደው ድመት ተከተለች የአማርኛ ምሳሌ ነው። ውሻ በቀደደው ድመት ተከተለች የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20820", "contents": "ዘመድ ሲፈራ ላሊበላ ሲኮራ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዘመድ ሲፈራ ላሊበላ ሲኮራ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20838", "contents": "ዘመዶችዋ ሁሉ ይሏታል ግንድ አልብስ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዘመዶችዋ ሁሉ ይሏታል ግንድ አልብስ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "16278", "contents": "ኮሞሮስ የኢትዮጵያ ፊልም ነው። ፊልሙ የተመሰረተው በኖቬምበር 23 1996 እ.አ.አ. በደረሰው የኢትዮጵያ አየር መንገድ በረራ 961 የጠለፋ አደጋ ላይ ነው። ይህ ፊልም በሀገሪቱ ሲኒማ ቤቶች ረዥም ጊዜ የቆየ ሲሆን በህዝብ ዘንድ ከፍተኛ ተቀባይነትን አግኝቷል።"} {"id": "20850", "contents": "ዘቅዝቀው ቢቀብሩት ቀና ብሎ አደገ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዘቅዝቀው ቢቀብሩት ቀና ብሎ አደገ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "16296", "contents": "ሳምራዊ 2 የኢትዮጵያ ፊልም ነው። ፊልሙ በሀገሪቱ ሲኒማ ቤቶች ረዥም ጊዜ የቆየ ሲሆን በህዝብ ዘንድ ከፍተኛ ተቀባይነትን አግኝቷል።"} {"id": "16302", "contents": "የታፈነ ፍቅር የኢትዮጵያ ፊልም ነው። ፊልሙ በሀገሪቱ ሲኒማ ቤቶች ረዥም ጊዜ የቆየ ሲሆን በህዝብ ዘንድ ከፍተኛ ተቀባይነትን አግኝቷል።"} {"id": "18120", "contents": "የ1950 እ.ኤ.አ. ፊፋ የዓለም ዋንጫ ፬ኛው የፊፋ የዓለም ዋንጫ ሲሆን ከሰኔ ፲፯ እስከ ሐምሌ ፱ ቀን ፲፱፻፵፪ ዓ.ም. በብራዚል ተካሄዷል። የ1942 እ.ኤ.አ. እና 1946 እ.ኤ.አ. ውድድሮች በሁለተኛው የዓለም ጦርነት ምክንያት ስለተረዙ ይህ ውድድር ከ1938 እ.ኤ.አ. በኋላ የመጀመሪያው ዋንጫ ነው።"} {"id": "50720", "contents": "ሮበርት ገብርኤል ሙጋቤ (ደቡባዊ ሮዴዥያ እ.ኤ.አ. የካቲት 21 ቀን 1916-ሲንጋፖር ፣ መስከረም 6 ቀን 2011) 1 የፖለቲካ እና ወታደራዊ ሰው ዚምባብዌ ሰብስበው እ.ኤ.አ. ከ 1980 እስከ 2017 ባለው ጊዜ ውስጥ የአገሪቷ ከፍተኛ መሪ ነበሩ ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትርና በኋላ ላይ ፕሬዚዳንቱ የሕገ-መንግስት እና የመንግሥት መሪ የሆነውን አንድነትን ከህገ-መንግስት ማሻሻያ በኋላ በ 1987 ዓ.ም. ሙግቤ በስልጣን ላይ ለመልቀቅ እስኪገደድ ድረስ አገሪቱን ለ 37 ዓመታት ገዝቷል ፡፡ በ 93 ዓመቱ ሙጋቤ እስከ 2017 ድረስ በዓለም ረጅም ዕድሜ ያስቆጠረ ፕሬዝዳንት ሆነ ፡፡"} {"id": "50762", "contents": "ካቲ የወንጌላዊት ቤተ-ክርስቲያን  የሁለተኛ ደረጃ ት / ቤት የሚገኘው በምሥራቃዊ ፊንላንድ ውስጥ በቀኝ ኪት ማእከል ውስጥ የራሱ ፀጥ ያለ መናፈሻ ቦታ ነው ፡፡  ርቀቶች-ጆኒሱ 70 ኪ.ሜ ፣ ሄልሲንኪ 400 ኪ.ሜ ፣ ሶርታቫላ 100 ኪ.ሜ ፣ የድንበር ማቋረጫ ነጥብ Värtsilä 40 ኪ.ሜ. የካቲት የኢቫንጀሊካል Folke የሁለተኛ ደረጃ ት / ቤት ድጋፍ ማህበር የተቋቋመው እ.ኤ.አ. በ 1943 ነበር ፡፡ የኮሌጁ የመጀመሪያ ጊዜ የተጀመረው እ.ኤ.አ. ታህሳስ 1946 ነው ፡፡ በሚሠራበት ጊዜ ኮሌጁ ለተለያዩ የማስተማሪያ አቅርቦቶች ምስጋና ይግባው በአካባቢያቸው ትልቅ አስተማሪ ሆኗል ፡፡  በዛሬው ጊዜ በኮሌጁ ረዥም መስመሮች ውስጥ እና ከ 2000 በላይ በአጭር ኮርሶች ውስጥ ወደ 500 የሚጠጉ ተማሪዎች ይማራሉ ፡፡ ኮሌጁ ለማጥናት ፣ ለመኖር እና ነፃ ጊዜን ለመጠቀም ጥሩ ሁኔታዎች አሉት ፡፡  መማሪያ ክፍሎች በሚገባ የታጠቁ ናቸው ፣ ተማሪዎች ጥሩ መደበኛ የመመገቢያ አዳራሽ ማግኘት ይችላሉ ፣ አዳራሹ ድርብ ክፍሎች እንዲሁም የመኝታ ክፍሎች እና ወጥ ቤቶች አሉት ፡፡  በተጨማሪም ኮሌጁ ሳውና ፣ ትንሽ ገንዳ እና የግል ጎጆ አለው ፡፡ በኮሌጁ አቅራቢያ በርካታ የስፖርት እድሎች ያሉበት የሂድስ ስፖርት ማዕከል ይገኛል Evangelical Folk High School of Kitee"} {"id": "50822", "contents": "አማን ሚካኤል አንድዬም (n. ሃዚሲን፣ ጣሊያን ኤርትራ ፣ ሰኔ 21 ከ 1924 - ረ. አዲስ አበባ ፣ ኢትዮጵያ ፣ እ.ኤ.አ. በር 23 ከ 1974 እ.ኤ.አ.) ወታደራዊ ኤርትራ - ኢትዮጵያ ፣ እና የመጀመሪያው ከ ንጉሠ ነገሥት ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ከወታደራዊ ወታደራዊ ኃይል ከወረዱ በኋላ በኋላ ከ ኢትዮጵያ በኋላ ኮሚኒስት የሚባሉት ጊዜያዊ ወታደራዊ አስተዳደር የሶሻሊስት ኢትዮጵያ ወይም ‹ደርግ› ፡፡"} {"id": "50864", "contents": "(((መነጥብ))ስያሜው የተወሰደው መነሻና ነጥብ ከሚሉ ሁለት የአማርኛ ቃላትሲሆን የነገሮች / የህዋስና የአተም/ መነሻ ማለት ነው።በሥነ ሕይወት መነጥብ /nucleus/ በህዋስ ውስጥ ሐብለበሪሂያዊ መስሪቃዎች የሚገኙበት የመረጃ ማዕከል ነው። በስነ አካል /physics /"} {"id": "18198", "contents": "ጥር ፳፮፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻፵፮ ኛው ዕለት ሲሆን፤ የበጋ ወቅት ፴፩ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፪፻፳ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፪፻፲፱ ቀናት ይቀራሉ። ፳፻፬ ዓ/ም - አንድ ሺ ፬፻፹፮ኛው የነቢዩ ሙሐመድ የልደት በዓል በመላ ሀገሪቱ ተከብሮ ዋለ። (እንግሊዝኛ) http://en.wikipedia.org/wiki/February_3"} {"id": "19128", "contents": "በሥነ አምክንዮ \"ዙር ግልባጭ\" ማለት አንድን ዐረፍተ ነገር አዙረን ስንገለብጠው የምናገኘው አዲስ ዐረፍተ ነገር ነው። በተለይ ይህ የሚሰራው ለጥገኛ አምክንዮ ነው። ለምሳሌ የሚከተለውን ጥገኛ አረፍተ ነገር እንውሰድ፡ አንድ ሰው ኢትዮጵያዊ ከ ሆነ፣ አፍሪቃዊ ነው። የዚህ አረፍተ ነገር ዙር ግልባጭ እንዲህ ይገኛል፦ አንድ ሰው አፍሪቃዊ ካልሆነ፣ ኢትዮጵያዊ አይደለም። ከላይ እንደምንረዳው ሁለቱም አረፍተ ነገሮች እኩል ናቸው። በሌላ አነጋገር፣ አንዱ እውነት ከሆነ ሌላውም የግዴታ እውነት ነው። አንዱ ውሸት ከሆነ ሌላውም የግዴታ ውሸት ነው። ስለዚህ ዙር ግልብጥ ከዋናው አረፍተ ነገር ጋር እኩል ነው፣ ወይም አንድ ነው እንላለን። ከዙር ግልብጥ በተጨማሪ ሌሎች የአምክንዮ አረፍተ ነገር አንቀሳቃሾች አሉ። የላዩን ምሳሌ ተከተለን እንመርምራቸው ግልባጭ (ኢንቨርስ): \"አንድ ሰው ኢትዮጵያዊ ካልሆነ፣ አፍሪቃዊ አይደለም።\" ይህ እንጊድህ የተሰጠውን አረፍተ ነገር ቀጥታ የሚገለብጥ ነው። ሆኖም ከዙር ግልብጥ ለየት ባለ መልኩ የመጀመሪያው አረፍተ ነገር ውሸት ይሁን እውነት አያገባውም። ከላይ እንደምናየው አንድ ሰው ኢትዮጵያዊ ሳይሆን አፍሪቃዊ ለመሆን ይችላል። ስለዚህ አረፍተ ነገሩ ውሸት ነው። ይሄ ማለት ግን የማንኛውም አረፍተ ነገር ግልባጭ ውሸት ነው ማለት አይደለም። ዙር(ኮንቨርስ): \"አንድ ሰው አፍሪቃዊ ከሆነ፣ ኢትዮጵያዊ ነው።\" የመጀመሪያውን አረፍተ ነገር ቀጥታ ስናዞረው ማለት ነው። በሌላ አነጋገር ዙር ማለት የግልባጭ ዙር ግልባጭ ነው። ማለት የእውነትነት ዋጋው ከግልባጭ ጋር አንድ ነው። ስለሆነም ከላይ በተሰጠው ምሳሌ ዙር ውሸት ነው እናለልን። ተቃርኖ: \"ኢትዮጵያዊ ሆኖ አፍሪቃዊ ያልሆነ አለ። \" ተቃርኖ እወንት ከሆነ የመጀመሪያው አረፍተ ነገር ውሸት ነው ማለት ነው። ከጎን የሚታየውን ቬን ዳያግራም ያስተውሉ። ከስዕሉ እንደምንረዳ ማናቸውም A ውስጥ ያሉ ነገሮች B ውስጥ አሉ። በሌላ አነጋገር ( A → B ) {\\displaystyle (A\\to B)}"} {"id": "19188", "contents": "ሚያዝያ ፲፬፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪፻፳፬ኛው ዕለት ሲሆን፤ የፀደይ (በልግ)ወቅት ፲፱ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፻፵፪ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፻፵፩ ቀናት ይቀራሉ። ፲፱፻፳ ዓ/ም በመካከለኛው የግሪክ ግዛት ውስጥ የተከሰተው የመሬት እንቅጥቅጥ አደጋ የቆሮንጦስን ከተማ አወደመ። ፲፱፻፸፪ ዓ/ም - በላይቤሪያ በወታደራዊ መፈንቅለ መንግሥት ሥልጣን የጨበጠው የሃምሣ ዓለቃ ዶ ተከታዮች፣ የቀድሞውን ፕሬዚደንት የዊሊያም ቶልበርትን ታላቅ ወንድም ጨምሮ ብዙ የቀድሞ ባለሥልጣናትንና ሚኒስቴሮች ረሸኗቸው። ፲፱፻፳፱ ዓ/ም - አሜሪካዊው ተዋናይ ጃክ ኒከልሰን (Jack Nicholson) በኒው ዮርክ ከተማ ተወለደ። (እንግሊዝኛ) P.R.O., FCO 31/1118፣ ETHIOPIA: ANNUAL REVIEW FOR 1971 (እንግሊዝኛ) http://www.thepeoplehistory.com/april22nd.html"} {"id": "19194", "contents": "የስብስብ ብዛት የምንለው የአንድ ስብስብ አባላትን ብዛት ነው። ለምሳሌ የስብስብ B ብዛት በሒሳብ ምልክት እንዲህ ይወከላል፡ | B |። ለምሳሌ፡ ስብስብ B የፈረንሳይ ባንዲራ ቀለሞች ስብስብ ቢሆን፣ የ B ብዛት ሲሰላ | B | = 3 ነው፣ ምክንያቱም የፈረንሳይ ባንዲራ ቀለሞች 3 ናቸውና። ባዶ ስብስብ የምንለው ልዩ ስብስብ በውስጡ ምንም አባላት የሉትም ስለሆነም ብዛቱ ዜሮ ነው እንላለን። ምልክቱም ይሄ ነው፡ ∅ ወይም { } ። ለምሳሌ ጎናቸው አራት የሆኑ ሶስት ማዕዘኖች ስብስብ ዜሮ አባላት ስላሉት ባዶ ስብስብ ይባላል። በተጻራሪ አንድ አንድ ስብስቦች አእላፍ ብዛት አሏቸው። ለምሳሌ የቁጥሮች ስብስብን ብንወሰድ አእላፍ አባላት አሉት። አንድ አንድ አእላፋት ከሌሎች አእላፋት የሚበልጡበት ሁኔታ ይገኛል። ለምሳሌ የውኑ ቁጥር ብዛት ከመቁጠሪያ ቁጥር ብዛት ይበልጣል፣ ምንም እንኳ ሁለቱም ብዛታቸው አእላፍ ቢሆንም። በተጻራሪ አንድ አንድ እኩል የማይመስሉ አዕላፎች እኩል ሆነው ይገኛሉ። ለምሳሌ የመስመር ቁራጭ ና የተቆረጠበት መስመር እኩል ብዛት አላቸው፣ ማለት እኩል የነጥብ ብዛት አላቸው። እኒህንና እኒህ የመሰሉ እንግዳ የአእላፍ ጠባዮች የተጠኑት በጆርጅ ካንተር ነበር። የስብስብ S ርቢ ስብስብ የምንለው ማናቸውንም የስብስብ S ታህታይ ስብስቦች አቅፎ የሚይዝን ስብስብ ነው። ማለት ከ S አባላት የሚሰሩ ማናቸውንም ስብስቦችና ባዶ ስብስብን ይይዛል። አንድ ብዛቱ አእላፍ ያልሆነ (አባላቱ የሚያልቁ) ስብስብ ብዛቱ n ቢሆነ የርቢ ስብስቡ ብዛት 2n ነው። የርቢ ስብስብ እንዲህ ይወከላል P(S)."} {"id": "20910", "contents": "ዝናር የሌለው ነፍጠኛ አለንጋ የሌለው ፈረሰኛ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዝናር የሌለው ነፍጠኛ አለንጋ የሌለው ፈረሰኛ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ምግባር ሳይኖር ስም እንደማለት ነዉ"} {"id": "14124", "contents": "ሊጋባ በጥንቱ ዘመን ኢትዮጵያኖች ይጠቀሙበት የነበረው የማዕረግ አይነት ነው። የዚህ ሰው ድርሻ ቤተ መንግስት ውስጥ ማገልገል ነበር። ==ትርጉሙ ሲብራራ == አማራ ማንነት ያለው ታማኝ አገልጋይ ማለት ነው"} {"id": "19296", "contents": "ኒጀር የአለም ባንዲራዎች ሰንደቅ ዓላማ (ይህ ባንዲራዎች ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "18294", "contents": "ሰሜን ኮርያ በሙሉ መጠሪያ የኮርያ ሕዝቦች ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ (ኮርይኛ፡ 조선민주주의인민공화국) በምስራቅ እስያ የምትገኝ ሀገር ስትሆን የኮርያን መሬት የሰሜን ክፍል ትይዛለች። የዚች ሀገር ዋና ከተማ መጠሪያ ፒዩንግያንግ ነው። በሁለቱ ኮርያዎች ማለትም በደቡብ ኮርያ እና ሰሜን ኮርያ መካከል እንደ ድንበር ሁኖ የሚያገለግል የጦር ቀጠና አለ። የአምኖክ ወንዝ እና የቱመን ወንዝ በሰሜን ኮርያ እና በቻይና መካከል እንደ ድንበር ሁነው ያገለግላሉ። ወደሰሜን ርቆ የሚገኘው የቱመን ወንዝ ክፍል ደግሞ ከሩስያ ጋር ለሚኖራት ድንበር ሆኖ ያገለግላል። ስሜን ኮርያ የተባባሪ መንግሥታት አባል ቢሆንም፣ ከሁለት ሌሎች አባላት እነርሱም ደቡብ ኮርያና ጃፓን ዲፕሎማቲክ ተቀባይነት የለውም። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "20982", "contents": "የላሜ ልጅ ያውራዬ ውላጅ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የላሜ ልጅ ያውራዬ ውላጅ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "51110", "contents": "አባታችን አዳም በዕለተ አርብ በነግህ ከተፈጠረ በኋላ እናታችን ሔዋን በሳምንቱ አርብ በዘመናችን አነጋገር 3 ሰዓት ላይ ከግራ ጎኑ ተፈጠረች። በገነትም 7 ዓመት ከ3 ወር ከ 17 ዕለታት ካሳለፉ በኋላ ሕግን ተላልፈው እፀ በለስን በመብላታቸው ከገነት ተባረሩ። በዚህ ግዜ አምላካችን እግዚአብሔር ለአዳም የተስፋ ቃል ሰጠው፤ እርሱም ከልጅ ልጅህ ተወልጀ ከ5 ቀን ከመንፈቅ በኋላ አድንሃለሁ የሚል ቃል ነበረ። ይህ የተስፋ ቃልና ከመላእክት ለአዳም የተሰጡትን ስጦታዎች አዳምና የልጅ ልጆቹ ሲቀባበሉት ቆይቶ ከካሕኑ መልከጼዴቅ እጅ ላይ ደረሰ። ከመልከጼዴቅ አንዳንዶቹ ለአብርሃም ተሰጠ ሲሉ አንዳንዶቹ ደግሞ ለኢት-ኤል ተሰጠ ይላሉ። 🔰መልከጼዴቅም ኢት-ኤልን እንዲህ አለው፦ “ ይህን የዕንቁ እንክብል ውሰድ፤ ሄደህም በአባይ ወንዝ መነሻ ኑሮህን መስርት። እንክብሉ በርሃብና በመከራ ወቅት ይጠቁራል፤ በጥጋብና በመልካም ወቅቶች ደግሞ ያበራል፤ ኢትዮጵያውያን የሚሆኑ ትውልዶችህ ይህን ዕንቁ ተንከባክበው እንዲጠብቁ እዘዛቸው። የሰላሙ ንጉሥ መወለዱንም አንድ ብሩህ ኮከብ ከሰማይ ያመላክታቸዋል፤ ጨረሮቹም ንጉሡ ወደ ሚወለድበት አቅጣጫ ይፈነጥቃሉ። በተወለደበት ቦታ ላይ ሲደርሱ ኮከቡ ንቅናቄውን ያቆማል። ነግሥታቱ ልጆችህም በዚያ ለንጉሡ ‘አንተ የዘላለም አምላክ ነህ’ ብለው ይስገዱለት። ልዩ የሆነውንም የኢትዮጵያ ‘ዮጵ’ የተባለውን ቢጫ ወርቅ፤ እንዲሁም ዕንጣንና ከርቤ ለሰላሙ ንጉሥ ገጸ-በረከት ያቅርቡለት። ” 🔰ከዚህ በኋላ ደሸት(ዘረ ደሸት) 1400-1600 ቅ.ል.ክ ላይ በጣና ዳር ሆኖ ሲጸልይና ከዋክብትን ሲመራመር ድንግል ከነልጅዋ በራእይ ተመለከተ፤ እርሱንም በወርቅና በብር ሰሌዳ ላይ ጽፎ ለትውልድ አስተላለፈ። ከነሸምሸልና ከነ ቀራሚድ በኋላ ደሸት ጣና አከባቢ ጎጃም ውስጥ ደሸት በተባለ ስፍራ ላይ ይኖር ነበረ። ሰብአ ሰገሎች ማን ናቸው ?"} {"id": "21084", "contents": "የሚሰጥም ገለባ ይጨብጣል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሚሰጥም ገለባ ይጨብጣል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "18402", "contents": "መጋቢት ፲፯፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻፺፯ ኛው ዕለት ሲሆን፤ የበጋ ወቅት ፹፪ ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፻፷፱ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና በዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፻፷፰ ቀናት ይቀራሉ። ፲፱፻፸፩ ዓ/ም - የግብጽ ፕሬዚደንት አንዋር ሳዳት እና የእስራኤል ጠቅላይ ሚኒስትር ምናኽም ቤጊን በአሜሪካ ርዕሰ ከተማ ዋሺንግተን ዲሲ ላይ የሰላም ውል ተፈራረሙ። ፲፰፻፺፩ ዓ/ም - መርስዔ ኀዘን ወልደ ቂርቆስ በዚህ ዕለት ተወለዱ። ፲፱፻፸፮ ዓ/ም - ጊኒን ለነጻነት ያበቋት መሪዋ አህመድ ሴኩ ቱሬ በተወለዱ በ ፷፪ ዓመታቸው አረፉ። (እንግሊዝኛ) http://en.wikipedia.org/wiki/March_26 (እንግሊዝኛ) http://news.bbc.co.uk/onthisday/hi/dates/stories/march/26/newsid_2806000/2806245.stm"} {"id": "21630", "contents": "ያላየ ልጅ ዳቦ ፍሪዳው የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያላየ ልጅ ዳቦ ፍሪዳው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21636", "contents": "ያልሰሙት ነገር ክፉም መልካምም አይደለም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልሰሙት ነገር ክፉም መልካምም አይደለም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21648", "contents": "ያልበጀው እሳት ፈጀው የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልበጀው እሳት ፈጀው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21654", "contents": "ያልተረታ አይረታ ያልጠገበ አይማታ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተረታ አይረታ ያልጠገበ አይማታ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21174", "contents": "የማያውቁት አገር አይናፍቅም የአማርኛ ምሳሌ ነው። የማያውቁት አገር አይናፍቅም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21180", "contents": "የማያድግ ልጅ ታዝሎ ያፏጫል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የማያድግ ልጅ ታዝሎ ያፏጫል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21678", "contents": "ያልወለደኩት ልጅ አባ አባ ቢለኝ አፌን ዳባ ዳባ አለኝ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልወለደኩት ልጅ አባ አባ ቢለኝ አፌን ዳባ ዳባ አለኝ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21684", "contents": "ያልዘራሁት በቀለብኝ ዱባ ያልኩት ቅል ሆነብኝ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልዘራሁት በቀለብኝ ዱባ ያልኩት ቅል ሆነብኝ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "19566", "contents": "ነገር ከመጀመሪያው እህል ከመከመሪያው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "19572", "contents": "ነገርን ከስሩ ውሀን ከጥሩ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "51194", "contents": "ማይኮባክቴሪየም ቱበርክሎሲስ የሳንባ ነቀርሳ በሽታን የሚያመጣው ባክቴሪያ ሲሆን በየ 18ና24 ሰኣታት ይራባል። በባክቴሪያ አለም ይህ ዝግተኛ ፍጥነት ሲሆን 2 [[ማይክሮ ሜትር የሚረዝመው ኤስኬሪኪያ ኮሊ በየ20 ደቂቃው ይራባል።"} {"id": "21720", "contents": "ያረጀን ሹም ገባር ይከሰዋል ያረጀን ጅብ አህያ ይጥለዋል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያረጀን ሹም ገባር ይከሰዋል ያረጀን ጅብ አህያ ይጥለዋል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21726", "contents": "ያርጋጅ አንጓጅ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያርጋጅ አንጓጅ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21732", "contents": "ያስረ ይፈታል የሰጠ ይረታል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያስረ ይፈታል የሰጠ ይረታል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21738", "contents": "ያበደ ለኑሮው የፈረደ ለጉሮሮው የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያበደ ለኑሮው የፈረደ ለጉሮሮው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21744", "contents": "ያባቱን ቢሰጡት ህይወቱ ያባቱን ቢነሱት ሞቱ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያባቱን ቢሰጡት ህይወቱ ያባቱን ቢነሱት ሞቱ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21762", "contents": "ያባትህ ቤት ሲበዘበዝ አብረህ ዝረፍ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያባትህ ቤት ሲበዘበዝ አብረህ ዝረፍ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21786", "contents": "ያንካሳ ልቡ ኢየሩሳሌም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያንካሳ ልቡ ኢየሩሳሌም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21288", "contents": "የራሷ አሮባት የሰው ታማስላለች የአማርኛ ምሳሌ ነው። የራሷ አሮባት የሰው ታማስላለች የአማርኛ ምሳሌ ነው። ትርጉም፦ ያለአቅም እና ያለቦታ መገኘት"} {"id": "21810", "contents": "ያወቀ ተጠነቀቀ የዘነጋ ተነጠቀ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያወቀ ተጠነቀቀ የዘነጋ ተነጠቀ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21300", "contents": "የሴት መጠጥ ደፋር የወንድ አይን አፋር የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሴት መጠጥ ደፋር የወንድ አይን አፋር የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21834", "contents": "ያዩትን ቢያጡ ያላዩትን ይቀላውጡ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያዩትን ቢያጡ ያላዩትን ይቀላውጡ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21318", "contents": "የሴት ጉልበት ምላሱዋ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሴት ጉልበት ምላሱዋ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21324", "contents": "የሽሮ ድንፋታ እንጀራው እስኪመጣ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሽሮ ድንፋታ እንጀራው እስኪመጣ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21330", "contents": "የቀበጡ እለት ሞት አይገኝም የአማርኛ ምሳሌ ነው። የቀበጡ እለት ሞት አይገኝም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21336", "contents": "የቄስ ጠበቃ ዳዊት ይጠቅሳል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የቄስ ጠበቃ ዳዊት ይጠቅሳል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "19770", "contents": "ድግግሞሽ መከርከም (በእንግሊዝኛ ምህጻረ ቃል FM) ማለቱ የተሸካሚ ሞገድን ድግግሞሽ በመለዋወጥ አንድን መልዕክት ከአንድ ቦታ ወደ ሌላ ቦታ የሚተላለፍበት መንገድ ነው። በቴሌኮሚዩኒኬሽን (ስልክ) እና በራዲዮ ስርጭት ስራ ላይ ጠቀሜታ አለው። የድግግሞሽ ክርክም ስርጭት ከቁመተ ክርክም ስርጭት በተሻለ መልኩ የድምፅን ጥራት ጠብቆ ይተላልፋል፣ ስለሆነም ብዙ ጊዜ የራዲዮ ጣቢያወች የዘፈን ጣቢያቸውን በFM ሲያስተላልፉ ይደመጣሉ። ነገር ግን የድግግሞሽ ክርክም እንደ ቁመተ ክርክም ሩቅ ጉዞ መጓዝ አይችልም፣ ስለሆነም ጥቅሙ ለተወሰነ አካባቢ ጥሩ ጥራት ያለው ዝግጅት ለማስተላለፍ ነው። ብዙ የራዲዮ ጣቢያወች ሁለቱንም አይነት መልዕክት ያስተላልፋሉ፤ ቁመተ ክርክምን ለቃለ መጠይቅና መሰል ጥራት ለማይፈልጉ ዝግጅቶች ሲያውሉ፣ ድግግሞሽ ክርክምን ለሙዚቃ ያደርጋሉ። በተጨማሪ የ FM (ድግግሞሽ ክርክም) ዝግጅቶች ብዙ ጊዜ የሚተላለፉት በሁለት ጣቢያወች ነው (ያንደኛው ጣቢያ [[ድግግሞሽ|ድግግም) ከሌላኛው በትንሹ እንዲያንስ ተደርጎ)። አንደኛው ጣቢያ ባንዱ የራዲዮ ስፒከር ሲደመጥ ሌላኛው ጣቢያ በሁለተኛው ስፒከር ይደመጣል። ስለሆነም የራዲዮ አሰራጮች የስቴሪዮ ወይንም ከባቢ ድምጽ የሚባለውን አይነት አስገራሚ ፕሮግራም ሊያሰድምጡ ይችላሉ። ቁመተ ክርክም (AM) ራዲዮ ራዲዮ ሞገድ"} {"id": "21912", "contents": "ይስብረኝ ይሰንጥረኝ የሚሉ የሰውን ልብ ሊሰብሩ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ይስብረኝ ይሰንጥረኝ የሚሉ የሰውን ልብ ሊሰብሩ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21384", "contents": "የነሀሴ ውሀ ጥሩ ነው የሚጠጣው የለም የድሀ ነገር ፍሬ ነው የሚሰማው የለም የአማርኛ ምሳሌ ነው። የነሀሴ ውሀ ጥሩ ነው የሚጠጣው የለም የድሀ ነገር ፍሬ ነው የሚሰማው የለም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21924", "contents": "ይብራና ይብራ ተጣሉ በሰው ሽንብራ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ይብራና ይብራ ተጣሉ በሰው ሽንብራ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21930", "contents": "ይቺን ለኛ ጥሬን ለጌኛ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ይቺን ለኛ ጥሬን ለጌኛ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21936", "contents": "ይውጋህ ብሎ ይማርህ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ይውጋህ ብሎ ይማርህ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21942", "contents": "ይጠላኝ ይመስል ይመታኛል ይወደኝ ይመስል ይስመኛል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ይጠላኝ ይመስል ይመታኛል ይወደኝ ይመስል ይስመኛል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "18576", "contents": "1 ኢድሪስ (አረብኛ፦ إدريس الأو ሙሉ ስም፦ ሳዪድ ሙሐማድ ኢድሪስ ቢን ሙሐማድ አል-ማህዲ አስ-ሰኑሢ) ከ1944 እስከ 1961 ዓ.ም. ድረስ የሊቢያ ንጉሥ ነበሩ። እንዲሁም ከ1908 ዓ.ም. ጀምሮ የሰኑሢ እስልምና ወገን አለቃ ነበሩ። በ1912 ዓ.ም. ሊቢያ የጣልያን ግዛት በሆነበት ጊዜ፣ ኢድሪስ የቀሬናይካ ክፍላገር ኤሚር የሚል ማዕረግ አገኙ። በተጨማሪ በ1914 ዓ.ም. የትሪፖሊታኒያ ክፍላገር ኤሚር ሆኑ። ዳሩ ግን በዚያ አመት ከጣልያኖች ጋር በመጣላት ወደ ግብጽ ሔዱ። በ2ኛው ዓለማዊ ጦርነት ጣልያኖች ከተሸነፉ በኋላ ኢድሪስ ወደ አገራቸው ተመለሱ። በ1944 ዓ.ም. አዲሱ የሊቢያ መንግሥት በተመሠረተ ጊዜ «የሊቢያ ንጉሥ» የሚል ማዕረግ ተሰጡ። በ1961 ዓ.ም. ጤንነታቸው ደክሞ ዘውዳቸውን ለወራሻቸው የወንድማቸው ልጅ ልዑል ሃሳን አስ-ሰኑሢ ለመተው አሰቡ። ለሕክምና በቱርክ አገር ሲቆዩ ሃሳን አስ-ሰኑሢ ዘውድ ከተጫኑ ከ1 ቀን በፊት የሠራዊት አለቃ ሙአማር አል-ጋዳፊ ተነሣና መንፈቅለ መንግሥት አካሔደ። ኢድሪስ እንደገና በስደት ወደ ግብጽ ተመለሱና በዚያ በ1975 አ.ም. አረፉ። ከ1944 እስከ 1961 ድረስ እሳቸው የሊቢያ መንግሥት ብቸኛ ንጉሥ ነበሩ። በአሁኑ ጊዜ በጋዳፊ መንግሥት ላይ የተነሡት ተቃዋሚ ወገኖች ብዙዎቹ የሰኑሢ ወገን ደጋፊቆች ሆነው በኢድሪስ ዘመን የነበረውን ሰንደቅ ዓላማ የሚይዙ ሲሆኑ ታይተዋል። የሰኑሢ አልጋ ወራሽ አሁን ልዑል ሙሐማድ አስ-ሰኑሢ ሲሆኑ በስደት በእንግሊዝ ኖረዋል። ባለፈው የካቲት 17 ቀን 2003 ዓ.ም. ጋዳፊ ቢሸነፍ ወደ ሀገራቸው ተመልሰው ዘውድ ስለ መጫናቸው በአል-ጃዚራ ዜና ሲጠየቁ፣ ይህ በሊቢያ ሕዝብ የሚበየን ጉዳይ ይሆናል ብለው መለሱ።"} {"id": "21456", "contents": "የደላው ሙቅ ያኝካል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የደላው ሙቅ ያኝካል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21474", "contents": "የጉድ አገር ገንፎ በጣም ይጣፍጣል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የጉድ አገር ገንፎ በጣም ይጣፍጣል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21486", "contents": "የጨረቃ ንጋትና የእውር ሞት አይታወቅም የአማርኛ ምሳሌ ነው። የጨረቃ ንጋትና የእውር ሞት አይታወቅም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21498", "contents": "የጨው ገደል ሲናድ ሞኝ ይስቃል ብልህ ያለቅሳል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የጨው ገደል ሲናድ ሞኝ ይስቃል ብልህ ያለቅሳል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21504", "contents": "የፈላ ጠጅ የደረሰ ልጅ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የፈላ ጠጅ የደረሰ ልጅ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21516", "contents": "የፈሰሰ ውሀን ማቆር ይጠቅማል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የፈሰሰ ውሀን ማቆር ይጠቅማል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21528", "contents": "የፊት ከብት የእጅ ወረት የአማርኛ ምሳሌ ነው። የፊት ከብት የእጅ ወረት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "18678", "contents": "ዳሼል ሃሜት (እ.አ.አ. ከ1894-1961) ታዋቂ አሜሪካዊ ደራሲ ነው። በዋናነት እንግሊዝኛ: The Maltese Falcon በተሰኘው ስራው ይታወቃል። ‎የአሜሪካዊ ደራሲያን ዝርዝር (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "18684", "contents": "ኤልዛቤት ሃርድዊክ (1916-2007 እ.ኤ.አ.) ታዋቂ አሜሪካዊት ደራሲ ነበረች። በዋናነት እንግሊዝኛ: Sleepless Nights በተሰኘው ስራዋ ትታወቃለች። ‎የአሜሪካዊ ደራሲያን ዝርዝር (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "20118", "contents": "ትእግስት ፍራቻ አይደለም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20124", "contents": "ትንቢት ይመራል ልጓም ይገራል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20130", "contents": "ትንሽ ልጅ ከሰራው ሽማግሌ የጎበኘው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20136", "contents": "ትእግስተኛ ከፈለገበት ይደርሳል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22062", "contents": "ድሀ ሲቀልጥ አመድ አመድ ይሸታል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ድሀ ሲቀልጥ አመድ አመድ ይሸታል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "18762", "contents": "ካልቡም በሱመራዊ ነገሥታት ዝርዝር ላይ የኪሽ 2ኛው ሥርወ መንግሥት ንጉሥ ነበረ። የማማጋል (መርከበኛው) ልጅ ሆኖ ዘመኑ ለ195 (ወይም በ2 ቅጂዎች ለ135) አመታት እንደ ቆየ ሲል ይህ ግን ትክክለኛ አይመስልም። ከአዋን (ኤላም) ነገሥታት ቀጥሎ ኪሽ ላዕላይነቱን እንደ ያዘ ይለናል። በኪሽ የነገሡ ንጉሦች 1) ሱሱዳ የሱፍ ጠራጊ፣ 2) ዳዳሲግ፣ 3) ማማጋል መርከበኛው፣ 4) ካልቡም የማማጋል ልጅ፣ 5) ቱጌ፣ 6) መን-ኑና የቱጌ ልጅ፣ 7)...(?) 8) ሉጋል-ጙ ናቸው ይለናል። ዳሩ ግን ለነዚህ ነገሥታት ሁሉ አንዳችም ሌላ ቅርስ ገና አልተገኘም። መጀመርያ 3 ስሞች የካልቡም ቅድመ-አባቶች ይሆናሉ፣ እንጂ ንጉሳዊ ስሞች አይመስሉም። ኪሽ በዚህ ወቅት ላዕላይነቱን ከያዘ ቅርስ ባለመገኘቱ ዘመኑ አጭር መሆን (ምናልባት 2274-2243 ዓክልበ. ግድም) አለበት። ከካልቡም በኋላ የተዘረዘሩ ስሞች በሱመር ላዕላይ ነገሥታት ሳይሆኑ ምናልባት የከተማው ከንቲቦች ብቻ ነበሩ። ከኪሽ በኋላ የሐማዚ ንጉሥ ሃዳኒሽ እንደ ተነሣ ዝርዝሩ ይጨምራል። ከኪሽ 2ኛ ሥርወ መንግሥት ሁሉ የ1 ንጉሥ ስም ምናልባት በቅርስ ሊታይ ይችላል። በ1962 ዓ.ም. ሊቁ ቶርኪልድ ያቆብሰን እንደ መሰለው፣ በላጋሽ ንጉሥ ኤአናቱም «የአሞራዎች ጽላት» ላይ በአንድ ቦታ የኪሽ ንጉሥ በኤአናቱም ጦር ጫፍ ላይ ተቀርጾ ሲያሳይ ጽሕፈቱ ምናልባት «የኪሽ ንጉሥ ካልቡም» ይላል። ^ Thorkild Jacobsen, Toward the image of Tammuz and other essays on Mesopotamian history and culture 1970, p. 393."} {"id": "18786", "contents": "ጄምስ ፖልክ (እንግሊዝኛ: James K. Polk) የአሜሪካ አስራ አንደኛ ፕሬዝዳንት ነበሩ። ፕረዝዳንቱ ሥልጣን ላይ የወጡት እ.አ.አ. በ1845 ሲሆን በስልጣን ዘመናቸው ምክትል ፕሬዝዳንት የሆኑት ጆርጅ ኤም ዳላስ ናቸው። ፕሬዝዳንቱ የዴሞክራቲክ ፓርቲ አባል የነበሩ ሲሆን ከሥልጣን የወረዱት እ.አ.አ. በ1849 ነበር። የአሜሪካ ፕሬዚዳንት የአሜሪካ ፕሬዝዳንቶች ዝርዝር (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "20178", "contents": "ነጋሪ የሌለው ይታማ አይመስለው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22104", "contents": "ድሀና ገበያ ሳይገናኙ ይሞታል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20190", "contents": "ነፍስ በፈጣሪዋ ሴት ባሳዳሪዋ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "52268", "contents": "ገሱባ ኢትዮጵያ ውስጥ ያለ ከተማ ሲሆን የሚገኘው በወላይታ ዞን ነው። ከሶዶ ከተማ ያለው ግምታዊ ርቀት ወደ ደቡብ ምዕራብ 33 ኪሎ ሜትር ያህል ነው። እንዲሁም ከአዲስ አበባ እስከ ገሱባ ያለው ርቀት 352 ኪሎ ሜትር በቡታጅራ-ሶዶ በኩል ወደ በስተደቡብ በኩል ይገኛል። ገሱባ ከተማ የኦፋ ወረዳ አስተዳደር ዋና ከተማ ሆና ታገለግላለች። ከፍታው ከባህር ጠለል በላይ በ1,549 ሜትር ላይ ትገኛለች። በደቡብ ኢትዮጵያ በወላይታ ዞን ከሚገኙት ስድስት ከተማ መስተዳደር ከተሞች መካከል ገሱባ ከተማ አንዱ ነው። ከ30,000 በላይ ህዝብ ያላት ከተማ ሲሆን ሁለት ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ያሏት። በከተማዋ ያሉት አገልግሎቶች የ24 ሰአት የኤሌክትሪክ መብራት፣ የንፁህ ውሃ አገልግሎት፣ አፀደ ህጻናት፣ አንደኛና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች፣ ጤና ጣቢያ፣ የእለት ተእለት የህዝብ ገበያ እና ሌሎችም ናቸው። ገሱባ በ6°43'27\"N 37°33'24\"ኢ መካከል ትገኛለች። ገሱባ በደቡብ ብሔር ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል ውስጥ ብዙ ህዝብ ተጠጋግተው ከሚኖርባቸው ቦታዎች አንዱ ነው። በ2018 የኢትዮጵያ የማዕከላዊ ስታቲስቲካዊ ኤጀንሲ የህዝብ ቁጥር ትንበያ መሰረት፣ ገሱባ ከተማዋ በድምሩ 13,927 ሕዝብ አላት:: ከእነዚህም መካከል ወንዶች 6,870 እና ሴቶች 7,057 ናቸው። ^ \"የገሱባ ከተማ ህዝብ ብዛት\"."} {"id": "18810", "contents": "ዲሞክራቲክ ፓርቲ (እንግሊዝኛ: Democratic Party) በአሁኑ ጊዜ ካሉት የአሜሪካ ሁለት (ማለትም ሪፐብሊካንን ጨምሮ) ዋና ዋና ፓርቲዎች አንዱ ነው። ይህ የፖለቲካ ፓርቲ በዓለማችን ረዥሙን እድሜ ካስቆጠሩት ፓርቲዎች አንዱ ሲሆን በአሜሪካም ቢሆን ለረጅም ዘመን ተከታታይ አለመፍረስን ያሳየ ነው። በ2004 እ.አ.አ. 72 ሚሊዮን የሚደርሱ የተመዘገቡ ድምፅ ሰጭዎች ነበሩት። በአሁኑ ጊዜ የሀገሪቱ ፕሬዝዳንት የሆኑት ባራክ ኦባማ በፓርቲው ታሪክ የፕሬዝዳንትነትን ማዕረግ ያገኙ 14ኛው ዲሞክራት ሲሆኑ 15ኛው ፕሬዝዳንት ናቸው። 7ኛው አንድሪው ጃክሰን 8ኛው ማርቲን ቫንቡረን 11ኛው ጄምስ ፖልክ 14ኛው ፍራንክሊን ፒርስ 15ኛው ጄምስ ቡካነን 22ኛው እና 24ኛው ግሮቨር ክሊቭላንድ 28ኛው ውድሮው ዊልሰን 32ኛው ፍራንክሊን ሮዘቨልት 33ኛው ሃሪ ትሩማን 35ኛው ጆን ኤፍ ኬኔዲ 36ኛው ሊንደን ጆንሰን 39ኛው ጂሚ ካርተር 42ኛው ቢል ክሊንተን 44ኛው ባራክ ኦባማ ሪፐብሊካን ፓርቲ (አሜሪካ) የአሜሪካ ፕሬዝዳንቶች ዝርዝር የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ^ http://www.usatoday.com/news/opinion/columnist/neuharth/2004-01-22-neuharth_x.htm"} {"id": "22224", "contents": "ጅራፍ እሱው ይገርፍ እርሱው ይለፈልፍ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ጅራፍ እሱው ይገርፍ እርሱው ይለፈልፍ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22242", "contents": "ጅብ እንዳገሩ ይጮሀል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ጅብ እንዳገሩ ይጮሀል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "31590", "contents": "ሐምሌ ፫ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፫፻፫ኛው ቀን ሲሆን የክረምት ወቅት ፰ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፷፫ ቀናት፣ በዘመነ ዮሐንስ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፷፪ ቀናት ይቀራሉ። ፲፱፻፶፪ ዓ/ም - ከአደን የብሪታኒያ አየር ኃይል ሠፈር የተላከ ‘አየር ወለድ የባሕር አደጋ ተከላካይ’ ቡድን ከኢትዮጵያ ብሔራዊ የአየር ባለሥልጣናት ጋር የሁለት ቀን ውይይት ለማድረግ አዲስ አበባ ገባ። ፲፱፻፷፫ ዓ/ም - የአሜሪካ ምክትል ፕሬዚደንት ስፒሮ አግኒው ለሁለት ቀን ጉብኝትና ውይይት አዲስ አበባ ገቡ። ፲፱፻፷፮ ዓ/ም - አዲስ የተሾሙት የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት መንግሥት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደጃዝማች ዘውዴ ገብረ ሥላሴ ከቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ለኢራን ‘ሻህ’ የተላከ መልዕክት ለማድረስና ለሁለት ቀን ውይይት ቴህራን ገቡ። ፲፱፻፸ ዓ/ም - በሞሪታንያ በተካሄደ መፈንቅለ መንግሥት ፕሬዚዳንቱ ሞክታር ኡልድ ዳዳ ከሥልጣን ወረዱ። ፲፱፻፺፪ ዓ/ም - በደቡባዊ ናይጄሪያ ውስጥ ከሚያንጠባጥብ የነዳጅ ቧንቧ ነዳጅ ሲቀዱ በፍንዳታ ሁለት መቶ ሃምሣ የመንደር ነዋሪዎች ሕይወታቸውን መስዋዕት አድርገዋል። (እንግሊዝኛ) P.R.O., FO 371/154836 - Annual Report from Ethiopia for 1960 (እንግሊዝኛ) P.R.O., FCO 31/1118 - ETHIOPIA: ANNUAL REVIEW FOR 1971 (እንግሊዝኛ) P.R.O., FCO 371/1829 - ANNUAL REVIEW FOR ETHIOPIA FOR 1974 (እንግሊዝኛ) http://en.wikipedia.org/wiki/July_10"} {"id": "22320", "contents": "ቦንጋ የኢትዮጵያ ከተማ ነው። በከፋ ዞን ይገኛል። ቦንጋ በ490 ዓመት የተመሠረተች ከተማ ሲሆን ባሁኑ የአፍሪካ ቀንድ ላይ የሚገኝ ውብ ከተማ ነች ለዓለም coffe arebica መገኛና ጥብቅ ደኖቿን ያበረከችም እንቁ ማራኪ የዱር አራዊቶችም አሉዓት"} {"id": "30876", "contents": "በዚያ ላይ ያለች ሸህላ ሰሪ ድኃ ናት አሉ ጦም አዳሪ ማን አስተማራት ጥበቡን ገል አፈር መሆኑን።"} {"id": "30906", "contents": "ማኑስ ወይም ማን በጥንታዊ ጀርመን ነገዶች አፈ ታሪክ የቱዊስኮን ልጅና የጀርመኖች ወላጅ ነበር። የማኑስ ስም ከሮሜ ጸሐፊው ታኪቱስ ታሪክ ገርማኒያ (90 ዓ.ም. የተጻፈ) ተጠቅሶ ይታወቃል። ታኪቱስ እንደ ገለጸው፣ በጀርመናውያን «ጥንታዊ ዘፈኖች» ውስጥ ይህ ማኑስ ሶስት ልጆች ነበሩት። እነኚህም 3 ልጆች ሦስት ንዑስ-ብሔሮች ወለዱ፦ ኢንጋይዎን (በስሜን ባሕር ላይ) ኢስታይዎን (በራይን ወንዝ ዙሪያ) ሄርሚኖን (በውስጥ በኤልብ ወንዝ ዙሪያ) ናቸው። የስሙ «ማኑስ» «ማናዝ» ትርጉም በቅድመ-ጀርመንኛ «የሰው ልጅ» ነው። በ820 ዓ.ም. ግድም ሂስቶሪያ ብሪቶኑም (የብሪታንያውያን ታሪክ) የሚባል መጽሐፍ ተጽፎ፣ የ«አላኑስ» ሶስት ልጆች «ነውጊዮ»፣ «ኢሳኮን» እና «አርሜኖን» ይባላሉ። በዚያ የአላኑስ አባት «ፈጡይር» ይባላል፤ አላኑስም በአውሮጳ መጀመርያው የኖረው ሰው ይባላል። ከፈጡይርና ከያፌት መካከል ግን ብዙ ተጨማሪ ስሞች ከሌላ ሐረገ ትውልድ ተስከዋል። በ1490 ዓ.ም. አኒዩስ ዴ ቪቴርቦ የተባለ ጣልያናዊ መነኮሴ ባሳተመው ጽሑፍ ዘንድ፣ የባቢሎን ታሪክ ጸሓፊ ቤሮሶስ (290 ዓክልበ.) ስለ አውሮፓ ጥንታዊ ነገሥታት ብዙ መዝገቦች አቅርቦ ነበር። በዚህ በኩል፣ የቱዊስኮን ልጅ ማኑስ የሳርማትያ እና የጀርመን አገሮች ሁለተኛው ንጉሥ ነበር። (ግዛቱ ከራይን ወንዝ እስከ ዶን ወንዝ ያለው ሁሉ ያጠቀልል ነበር።) ኢንጋይዎን በዙፋን ላይ ተከተለው ይላል። በ1513 ዓ.ም. ግድም ጀርመናዊው መምህር ዮሐንስ አቬንቲኑስ የጀርመን ዜና መዋዕል ጻፈ፤ በዚህ ውስጥ ስለ ጀርመን መጀመርያ ነገሥታት ዘመን ብዙ ተጨማሪ ልማዶች አቀረበ። አቬንቲኑስ እንዳለው፣ ማኑስ የነገሠው ለ66 ዓመት (2256-2190 ዓክልበ.) ነበር፤ ሦስት ልጆቹም ትሬቬር፣ ኔሩስና ኢንጋይዎን ነበሩ (ኢስታይዎንን የኢንጋይዎን ልጅ ያደርገዋል)። በ2213 ዓክልበ."} {"id": "40626", "contents": "30 May በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም ግንቦት 22 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "37470", "contents": "ካርኑቴስ በጥንት በጋሊያ (አሁን ፈረንሳይ) የተገኘ የኬልቶች ትልቅ ነገድ ነበሩ። ዋና ከተሞቻቸው የአሁኑ ሻርትረ እና ኦርሌያን ነበሩ። ግዛታቸው ለኬልቶች ፖለቲካዊና ሃይማኖታዊ ማዕከል ሲሆን የድሩዊዶች ጉባኤ በየዓመቱ በዚህ ይሰበሰብ ነበር። የራሳቸውን መሐለቅ ገንዘብ ይሠሩ ነበር። በ600 ዓክልበ. ካርኑቴስ ጣልያንን ከወረሩ ጎሣዎች መካከል እንደ ነበሩ ጸሐፊው ሊቪ ይለናል። ከ50 ዓክልበ. ከዩሊዩስ ቄሣር ዘመቻ ጀምሮ ለሮሜ መንግሥት ተገዥ ነበሩ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "40674", "contents": "26 June በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም ሰኔ 19 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "40692", "contents": "6 July በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም ሰኔ 29 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "31716", "contents": "ኔመሕን (ሆላንድኛ፦ Nijmegen) (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31890", "contents": "ናቪያ (እስፓንኛ፦ Navia) የእስፓንያ ከተማ ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31956", "contents": "ኡማ የሱመር ጥንታዊ ከተማ ነበር። ዛሬው ሥፍራው በአረብኛ ተል ጆኃ ተብሎ በዘመናዊው አገር ኢራቅ ውስጥ ይገኛል። ኢናና ወደ ታቸናው አለም ስትወርድ በተባለ ሱመራዊው ትውፊት ሰነድ መሠረት፣ አጋንንት የኡማ ድሃ አለቃ ሻራን ወደ ሢኦል ለመውሰድ ሲያስቡ፣ ኢናና እንዳይይዙት ታሳምናቸዋለች። በሻራ ፈንታ አጋንንቱ በቅንጦት የኖረውን የኡሩክን ንጉስ ዱሙዚድን ይወስዳሉ። ለረጅም ዘመን የኡማ ዋና ተወዳዳሪ ከተማ ላጋሽ ነበረ። የኡማ ንጉስ ሉጋል-ዛገሲ (2102-2077 ዓክልበ. ግድም) በተለይ ሰፊ ግዛትና የሱመር ላዕላይነት አገኘ። በኋላ በኡር መንግሥት ዘመን ትልቅ ከተማ ነበር። በ1777 ዓክልበ. የላርሳ ንጉሥ ሱሙኤል ኡማን አጠፋው። በፍርስራሹ ላይ ብዙ ቅርሶች ቢገኙም ከ1995 ዓ.ም. ጦርነት ጀምሮ ሌቦች በዝተው በመስረቃቸው ለቦታው ጉዳት ሁነዋል።"} {"id": "32004", "contents": "መጽሐፈ፡ትምህርት፡ዘልሳን፡አምኅራ። በጀርመናዊው ጸሐፊ እዮብ ሉዶልፍ እና ኢትዮጵያዊው አባ ጎርጎርዮስ ትብብር የተደረሰ የአማርኛ ሰዋሰው ነበር። በላቲን ቋንቋ ግምገማ የተካሄደበት ይህ መጽሐፍ በ1686 ዓ.ም. ሊታተም በቅቷል። መጽሐፉ፣ ከተለያዩ የሰዋሰው ጥናቶች በተጨማሪ የሉቃስ 11፡1-13 ትርጓሜን፣ አባ ጎርጎሪዮስ ስለ ቅድስት ማርያም የደረሱትን ምስጋና፣ ግጥሞችና የለተ ተለት ንግግሮችን መዝግቦ ይገኛል። በዚህ መጽሐፍ ውስጥ የሚገኙት አብዛኞቹ የአማርኛ ቃላት በርግጥም የአሁን ዘመን አማርኛን ለሚናገር ሰው እንግዳ አይደሉም። ሆኖም አልፎ አልፎ ለየት ያሉ የፊደላት አቀነባበር ይታያል። በአሁን ጊዜ «አ»ን የሚጠቀሙ ቃላት «ሐ»ን ሲጠቀሙ ይታያሉ፣ በአ እና ዐ ም መካከል ልዩ አጠቃቀም ይታያል። ሀ፣ ሐ እና ኅ እንዲሁ አገባብቸው ውሱንና የጠራ መሆኑ ግልጽ ነው። በተረፈ አንድ አንድ ፊደላት ከአሁኑ ዘመን በተለይ መልኩ ሲቀረጹ ይታያሉ። ለምሳሌ ጨ ፊደል ጠ ሆኖ ከጎንና ጎኑ መያዣ ያለው ፊደል ሆኖ ቀርቧል። የመጽሐፉ ሙሉ ገጾች ከታች ቀርበዋል፦"} {"id": "40740", "contents": "2 August በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም ሐምሌ 26 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "40752", "contents": "9 August በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም ነሐሴ 3 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "40764", "contents": "17 October በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) በዘመነ ማቴዎስ፣ በዘመነ ማርቆስና በዘመነ ሉቃስ ጥቅምት 7 ቀን ማለት ነው። በዘመነ ዮሐንስ ግን (ዘመነ ሉቃስ የሥግር ዓመት በመሆኑ) ጥቅምት 6 ቀን ላይ ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "37716", "contents": "ዘጌ ወይንም ጽጌ ከጣና ሐይቅ በስተ ደቡብ ምዕራብ የሚገኝ ልሳነ ምድር ነው። ቦታ ከ17ኛው ክለዘመን ጀምሮ የታነጹ 7 አብያተ ክርስቲያናትን በማቀፉ ይታዎቃል። በዚህ ቦታ ጌሾ፣ ሎሚ ነክ ፍራፍሬዎችና ቡና ይመረታሉ። እንደ ታሪክ አጥኝው ፖል ሄንዝ፣ ዘጌ ውስጥ ለብዙ መቶ አመታት ቡና ይበቅል የነበር ሲሆን ልሳነ ምድሩን በ 1960ዎቹ በጎበኘበት ወቅት ሙሉ በሙሉ የቡና እርሻ ሆኖ እንደነበር ይዘግባል። ይሁንና የቡናው እርሻ ይከናዎን የነበረው በመስኖ ልማት ሳይሆን ዝናብን ጠብቆ ነበር። ዓፄ ቴዎድሮስ ከዚህ ቦታ ሆነው ትልቅ ጀልባ እንዲሰራና በሐይቁ ላይ ለጥቅም እንዲውል እንዳዘዙ ሲጠቀስ፣ በኋላም በ1858 ዓ.ም. የውጭ አገር እስረኞቻቸውንና እነሱን ለማስፈታት ሊደራደሩ የመጡትን ጭምር አንድ ላይ እንዲታሰሩ ያዘዙበት ቦታ ነበር። በአሁኑ ወቅት፣ ዘጌ የባሕር ዳር ልዩ አስተዳደር አካል ነው። ^ Hayes, Arthur J., The Source of the Blue Nile, London, 1905 ^ http://www.nai.uu.se/library/resources/dossiers/local_history_of_ethiopia/xyz/ORTZA05.pdf ^ http://www.nai.uu.se/library/resources/dossiers/local_history_of_ethiopia/xyz/ORTZA05.pdf"} {"id": "40836", "contents": "28 August በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም ነሐሴ 22 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "40890", "contents": "4 September በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም ነሐሴ 29 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "40896", "contents": "9 September በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም ጳጉሜ 4 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "40908", "contents": "13 September በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) በዘመነ ማቴዎስ፣ በዘመነ ማርቆስና በዘመነ ሉቃስ መስከረም 3 ቀን ማለት ነው። በዘመነ ዮሐንስ ግን (ዘመነ ሉቃስ የሥግር ዓመት በመሆኑ) መስከረም 2 ቀን ላይ ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "22668", "contents": "ብሳና ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው። ዛፉ ባብዛኛው ከ7 እስከ 15 ሜትር ይደርሳል። በኢትዮጵያ በጣም ተራ ነው። ፍሬዎቹና የሥሮቹ መረቅ ለአባለዘር በሽቶች ተጠቅመዋል። የተደቀቀው ልጥ ከኮሶ ወይም መተሬ ጋር ተቅላቅሎ ትልን ያስወጣል። ዘሮቹና ሙጫዎቹ መርዛም ናቸው፣ ለአሣ መርዝ ይጠቀማሉ። የቅጠሎቹ ውጥ ለአናት እከክ ይጠቀማል። ለወፍ በሽታ፦ የብሳና ቡቃያ ቅጠል መረቅ ከሰንሰል ጋር ተቀላቅሎ፣ ቁንዶ በርበሬና ቅቤ ይጨምር ለ፫ ቀን በዳቦ ይበላል፤ በርካታ ወተትም ይጠጣል እንጂ ሥጋ ወይም ዘይታም ምግቦች መተው አለበት። ከልዩ ልዩ ቦታዎች ባህላዊ መድሃኒት ውስጥ፣ የብሳና ላፒስ እንደ ቅባት ለችፌ፣ ቋቁቻ ወይም ጭርት ያከማል። እንዲሁም የብሳና ዛፍ ልጥ ዱቄት ለቁስሎች ይለጠፋል። የአገዳው ልጥ ዱቄት በወተት ለልብ ድካም ይጠጣል። የብሳና፣ የጨጎጊትና የክትክታ ቅጠላቅጠል ተደቅቀው እንደ ለጥፍ ደግሞ ለቁስል ይለጠፋል። ለትኩሳት («ምች»)፣ የብሳና ቅጠልና የቀበሪቾ ሥር እንደ ጢስ ይናፈሳል። የብሳና ቅጠል ከተለያዩ ሌሎች አይነት ቅጠሎች ጋር በውሃ ተፈልቶ እንፋሎቱ ለ«ምች» ይናፈሳል፦ ለምሳሌ ነጭ ባሕር ዛፍ፣ ዳማ ከሴ፣ ዋንዛ፣ ጥንጁት ቅጠል፣ ፌጦ ዘር። ለውሻ በሽታ፦ የብሳና ልጥ፣ የእምቧይ፣ የገበር እምቧይና የግንዶሽ ሥር፣ የጽድ ቅጠልና የጤፍ ዘር፣ አንድላይ ተጋግሮ ተድቅቆ በውሃ ይጠጣ። እንዲሁም ለእንስሳ ውሻ በሽታ፣ በትንሽ ጤፍ እንጀራ ይበላ። በዘጌ ልሳነ ምድር ጥናት እንደ ተዘገበ፣ ለቁርባ ማከም የብሳና ቅጠል ወደ ወጥ ይጨመራል። የቅጠሉም ዱቄት ለተቅማጥ ይጠጣል፣ ለወፍ በሽታ ደግሞ ለ፯ ቀን ይጠጣል። ተጨማሪ መረጃ ስለ ብሳና (እንግሊዝኛ) ^ አማረ ጌታሁን - SOME COMMON MEDICINAL AND POISONOUS PLANTS USED IN ETHIOPIAN FOLK MEDICINE March 1976 እ.ኤ.አ. ^ የፍቼ፣ ኦሮሚያ ባህላዊ መድሃኒት ጥናት 2006 ዓም ከዓቢዩ እኒየው እና ሌሎች፣ ጎንደርና አዲስ አበባ ኡኒቨርሲቲዎች ሥነ ፍጥረት ኮሌጆች ^ በደብረ ሊባኖስ ዙሪያ ያለው ሕዝብ መድሃኒታዊ እጾች እውቀናና ጥቅም 1998 ዓም ከጥላሁን ተክለሃይማኖት፣ ሚሩጸ ጊዳይ፣ ግርማይ መድኅን፣ ያለም መኮነን፣ አዲስ አበባ ዩኒቬርሲቴ፣ አክሊሉ ለማ ተቋም ^ የዘጌ ልሳነ ምድር ባህላዊ መድሃኒት ጥናት 1999 ዓም ከጥላሁን ተክለሃይማኖት፣ ሚሩጸ ጊዳይ፣ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ"} {"id": "30984", "contents": "[[ስዕል:|thumb|300px| ኃሰኸምዊ]] ኃሰኸምዊ የግብጽ የቀድሞ ዘመነ መንግሥት ፈርዖን ነበረ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "30990", "contents": "[[ስዕል:|thumb|300px| ነፈርካ]] ነፈርካ የግብጽ የቀድሞ ዘመነ መንግሥት ፈርዖን ነበረ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "10410", "contents": "አብዮት የሚለው ቃል የግዕዝ ቃል ሲሆን ሥርወ ቃሉ አበየ የሚል ቃል ነው። የቃሉ ትርጉምም እምቢ አለ፤ አመጸ ማለት ነው። አብዮት የሚለውም ቃል እምቢተኝነትን የሚያሳይ ቃል ነው። (ለምሳሌ የ1966 የኢትዮጵያ አብዮት የንጉሳዊ አገዛዝን ገልብጦ በደርግ የሚመራ ሶሻሊስታዊ መንግስት አቋቁሟል።) (ይህ ፖለቲካ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "41052", "contents": "18 September በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) በዘመነ ማቴዎስ፣ በዘመነ ማርቆስና በዘመነ ሉቃስ መስከረም 8 ቀን ማለት ነው። በዘመነ ዮሐንስ ግን (ዘመነ ሉቃስ የሥግር ዓመት በመሆኑ) መስከረም 7 ቀን ላይ ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "41094", "contents": "30 September በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) በዘመነ ማቴዎስ፣ በዘመነ ማርቆስና በዘመነ ሉቃስ መስከረም 20 ቀን ማለት ነው። በዘመነ ዮሐንስ ግን (ዘመነ ሉቃስ የሥግር ዓመት በመሆኑ) መስከረም 19 ቀን ላይ ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "22710", "contents": "ኣዛምር (Bersama abyssinica) ኢትዮጵያና አፍሪካ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው። መልካም ሰማያዊ አበቦች ያሉበት ዛፍ ነው። ወይናደጋ ይገኛል። የቡቃያ ውጥ ለተቅማጥና ለወስፋት ሕክምና ይጠቀማል። ጽኑ እንጨቱ በምዕራብ አፍሪካ ለቤት አሠራር ይጠቀማል። ^ አማራ ጌታሁን - SOME COMMON MEDICINAL AND POISONOUS PLANTS USED IN ETHIOPIAN FOLK MEDICINE March 1976 እ.ኤ.አ."} {"id": "31044", "contents": "[[File:|250px| right| thumb|2 ኤንሊል-ናሲር]] 2 ኤንሊል-ናሲር ከ እስከ ዓክልበ. የአሦር ንጉሥ ነበረ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31056", "contents": "[[File:|250px| right| thumb|4 አሹር-ኒራሪ]] 4 አሹር-ኒራሪ ከ እስከ ዓክልበ. የአሦር ንጉሥ ነበረ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31062", "contents": "ሊባያ ከ1662 እስከ 1645 ዓክልበ. ('ኡልትራ አጭሩ' አቆጣጠር) የአሦር ንጉሥ ነበረ። የአሦር ነገሥታት ዝርዝር የተባለው ሰነድ እንደሚለው፣ ለ17 ዓመታት ከአባቱ ቤሉባኒ ቀጥሎ ነገሠ። ብዙ ሌላ ስለ ሊባያ ዘመን አይታወቅም። የሊባያ ልጅ 1 ሻርማ-አዳድ ተከተለው። በቅርብ ጊዜ ውስጥ በካነሽ የተገነው ሰነድ «KEL G» ምናልባት እስከ ሊባያ ዘመን ድረስ ሊሙዎች ይዘርዝራል። ከነዚህ መካከል ግን ፲፪ ያህል ስሞች ከሰነዱ ጠፍተዋል። የያንዳንዱ አሦራዊ ዓመት ስም ለዚያ ዓመት የተሾመው የሊሙ ስም ነበረ። ከዚህ በታች የዓመቱ ሊሙ እና የሊሙ አባት ስም እንደ ኡልትራ አጭር አቆጣጠር ይዘርዝራሉ። 1661 ዓክልበ. - አሙር-እሽታር 1660 ዓክልበ. - ኢብኩ-እሽታር 1659 ዓክልበ. - 1658 ዓክልበ. - 1657 ዓክልበ. - 1656 ዓክልበ. - 1655 ዓክልበ. - 1654 ዓክልበ. - 1653 ዓክልበ. - 1652 ዓክልበ. - 1651 ዓክልበ. - 1650 ዓክልበ. - 1649 ዓክልበ. - 1648 ዓክልበ. - 1647 ዓክልበ. - ፑዙር-ሻማሽ 1646 ዓክልበ. - ሹሚ-ኢላብራት 1645 ዓክልበ. - ቂሽቲሊ ^ [1]"} {"id": "31080", "contents": "አሹር-ረዕም-ኒሸሹ ከ1409 እስከ 1402 ዓክልበ. ድረስ ያሕል የአሦር ገዥ (ኤንሲ) ነበረ። ለ7 አመታት እንደ ገዛ በአሦር ነገሥታት ዝርዝር ላይ ተመዘገበ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "38538", "contents": "የትግራይ ሕዝብ ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ (ት.ሕ.ዴ.ን) (ትግርኛ፦ ዴሞክራሲያዊ ምንቅስቓስ ህዝቢ ትግራይ (ዴ.ም.ህ.ት)፣ እንግሊዝኛ፦ Tigray People's Democratic Movement (T.P.D.M)) በየካቲት ፲፱ ቀን ፲፱፻፺፫ ዓ.ም. በትግራይ በረሃዎች የተመሠረተ የትጥቅ ትግል ድርጅት ነው። ድረ ገጽ ድረ ገጽ ድረ ገጽ"} {"id": "38604", "contents": "ቡሬ ሙዳይቱ በአፋር ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "38622", "contents": "ዳሎል (ወረዳ) በአፋር ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "38646", "contents": "ለጋምቦ በአማራ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "33804", "contents": "በማር የተለወሰ መርዝ በአማርኛ ፈሊጣዊ አነጋገር የሆነ ዘይቤ ነው። የጭቃ እሾህ፣ በጥሩ ንግግር ውስጥ መጥፎውንም አብሮ ማስኬድ። ሰብለ የተናገረቸው በማር የተለወሰ መርዝ ነው። ሲገባህ ያን ጊዜ ያናድድሃል።"} {"id": "33816", "contents": "ሰንኮፍ ዞፉ በአማርኛ ፈሊጣዊ አነጋገር የሆነ ዘይቤ ነው። የማይሳካለት ሰው።"} {"id": "33846", "contents": "ጀግንነትን የሚያሞግሱ ሃላፊነት የለብኝም። ጥፋት አላጠፋሁም። የራስህ ጥፋት ነው፣ የኔ አይደለም። ጥሩ ጥሩ እንድትሰራ አስተምሬሃለሁ። በሌብነትና በውሸት ብትገኝ ውርድ ከራሴ።"} {"id": "38658", "contents": "ምንጃር እና ሸንኮራ በአማራ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "31128", "contents": "ሰውንግደክ በኮሪያ የነገሠ ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31134", "contents": "ሶላ በኮሪያ የነገሠ ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "41520", "contents": ""} {"id": "38694", "contents": "ኤፍራታና ግድም በአማራ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "41622", "contents": "ሳርጎን (አካድኛ፦ ሻሩ-ኪን «ዕውነተኛ ንጉሥ») የአንዳንድ ነገሥታት ስም ነው። «ሳርጎን» የሚለው አጻጻፍ ከግሪክ መጽሐፍ ቅዱስ (ትንቢተ ኢሳይያስ 20፡1) ይገኛል። ታላቁ ሳርጎን - የአካድ ንጉሥ 2077-2064 ዓክልበ. ግድም (ኡልትራ አጭር) 1 ሳርጎን - የአሦር ንጉሥ 1829-1790 ዓክልበ. ግድም (ኡልትራ አጭር) 2 ሳርጎን - የአሦር ንጉሥ 730-713 ዓክልበ. (በትንቢተ ኢሳይያስ የሚጠቀሰው)"} {"id": "41766", "contents": "የክቡር አቶ ተፈራ ወልደሰማዕት (1938 - 2013), (English: Teferra Wolde-Semait) የኢትዮጵያ መንግስት ባለስልጣን ነበሩ። ከ1976 ዓ/ም አንስተው እስከ 1982 ድረስ በኢትዮጵያ ገንዘብ ሚኒስትር ሥልጣንና በኢትዮጵያ ብሄራዊ ባንክ በከፍተኛው የአመራር ቦታ ላይ ነበሩ። ክቡር አቶ ተፈራ ወልደሰማዕት ከአባታቸው ከአቶ ወልደሰማዕት ማረሚ እና ከእናታቸው ከወይዘሮ ጀማነሽ በዳኔ በሰሜን ሸዋ ቅምቢብት ወረዳ እ. ኤ. አ. መስከረም 1 ቀን 1938 ዓ.ም ተወለዱ። አቶ ወልደሰማዕት እና ወይዘሮ ጀማነሽ ሶስት ወንድ ልጆችን ተገኝ፥ በቀለ ፥እና ተፈራን እና ሁለት ሴቶችን ጥሩነሽ ፥ እና ዘነበችን ያፈሩ ሲሆን ተፈራ የመጨረሻ ልጅ ናቸው። ክቡር አቶ ተፈራ የተወለዱበት ወቅት ግፈኛው ፋሺሽት ኢጣልያ ኢትዮጵያን የወረረበት እና ሕዝብዋን በመርዝ ጋዝ የፈጀበት ስለነበረ አቶ ወልደሰማዕት ዘምተው በጦር ሜዳ ግዳጃቸውን ከተወጡ በኋላ ወደ መኖሪያ አካባቢያቸው ተመልሰው ብዙም ሳይቆዩ ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል። እንዳካባቢው ህዝብ ሁሉ ወ/ሮ ጃማነሽም ልጆቻቸውን ይዘው ከመኖሪያ ስፍራቸው ተሰደዋል። ክቡር አቶ ተፈራም አዲስ አበባ ተወስደው የአገራቸውን የቤተክህነት ትምህርት በመከታተል ዳዊት እስከመድገም ድረስ ደርሰዋል። ከዚያም ቀዳማዊ ኃይለስላሴ ካክብ ፅባህ ትምህርት ቤት ገብተው ከአንደኛ አስከ አስራ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርትን አጠናቀዋል። ቀጥለውም ለአንድ ዓመት በመምህርነት ከአገለገሉ በኋላ አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ኮሌጅ ገብተው በኢኮኖሚክስ የባችለር ዲግሪ በማዕረግ (with distinction) በማግኘት እ.ኤ.አ. በ1964 ዓ.ም. ተመርቀዋል። ከኮሌጅ እንደተመረቁም በሕዝባዊ ኑሮ ዕድገት ሚኒስቴር ተቀጥረዋል። በዚህም መስሪያ ቤት ለተወሰነ ጊዜ ከሰሩ በኋላ ወደ ሔግ ኔዘርላንድ ለከፍተኛ ትምህርት ተልከው እ."} {"id": "41976", "contents": "አዮዋ ከአሜሪካ 50 ክፍላገራት 1ዱ ነው።"} {"id": "31320", "contents": "'ኮን ኬትቃታቅ የ አየርላንድ ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31326", "contents": "'ኮንጋል ከንማጋይር የ አየርላንድ ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "42126", "contents": "1 January 7 - 27 August 7 እ.ኤ.ኣ. = 2 ዓክልበ. ዓ.ም. 28 August 7 - 31 December 7 እ.ኤ.ኣ. = 1 ዓክልበ. ዓ.ም."} {"id": "31338", "contents": "ዮኩ ዋይርኬስ በአይርላንድ አፈ ታሪክ ከ605 እስከ 593 ዓክልበ. ግድም ድረስ የአየርላንድ ከፍተኛ ነጉሥ ነበር። የአይርላንድ ታሪኮች እንዳሉት የዮኩ ዘመን ለ12 ዓመታት ቆየ። የላውድ አቆጣጠሮች (1014 ዓም ተቀነባብሮ) እና የድሮ አቆጣጠር በመከተል፣ ይህ ከ605 እስከ 593 ዓክልበ. ድረስ ይሆናል። (በኋላ የታዩት ታሪኮች ግን ከዚያ በፊት ያደርጉታል።) (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "11478", "contents": "ማፅደቂያ ስር የተተከለ ችግኝ ስራተ ስር እንዲያገኝ በተጋቦ (ማጋባት) የተጠመደበት የሌላ ተክል ስራተ ስር ነው። በእፃዊ ተዋልዶ በኩል ጥብቂያ ፀደቁ ከማፅደቂያ ስር ጋር በመዋሐዱ የተለመደ ዛፍ ይሆናል፤ ለብዙ አይነት የፍራፍሬ ዛፍ (ምሳ. ብርቱካን፣ ለውዝ) ይህ የተመረጠው ዘዴ ነው።"} {"id": "31362", "contents": "ጌዴ አልጎታኽ በአይርላንድ አፈ ታሪክ ከ853 እስከ 835 ዓክልበ. ግድም ድረስ የአየርላንድ ከፍተኛ ነጉሥ ነበር። የአይርላንድ ታሪኮች ስለ ጌዴ ዘመን ዓመቶች ይለያያሉ፣ 8፣ 12 ወይም 17 ዓመታት እንንደ ቆየ የሚሉ ሳሉ የላውድ አቆጣጠሮች (1014 ዓም ተቀነባብሮ) 18 ዓመታት ይላል፤ እርሱና የድሮ አቆጣጠር በመከተል፣ ይህ ከ853 እስከ 835 ዓክልበ. ድረስ ይሆናል። (በኋላ የታዩት ታሪኮች ግን ከዚያ በፊት ያደርጉታል።) (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31368", "contents": "'ፊንስነቅታ ፍሌዳቅ የ አየርላንድ ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31374", "contents": "ፌርጉስ ዱብዴታቅ ከ240 እስከ 241 አም ድረስ የአየርላንድ ከፍተኛ ንጉሥ ነበር። በአይርላንድ ታሪኮች ዘንድ ቀዳሚው ሉጋይድ ማክ ኮን ከተገደለ በኋላ፣ ለአንድ አመት ከፍተኛ ንጉሥነቱን ያዘ፤ ከዚያ ኮርማክ ማክ አይርት ፈርጉስን በውግያ ገደለውና ከፍተኛ ንጉሥ ሆነ። የቲገርናቅ ዜና መዋዕል (1080 ዓም ተቀነባብሮ) የፈርገስ ዘመን በ239 እንደ ጀመረ ቢለንም፣ ሉጋይድ ግን ከ210 ጀመሮ ለ፴ ዓመታት እንደ ገዛ ይላል። በዚህ አቆጣጠር የፈርገስ ዓመት 240-241 ዓም መሆን አለበት። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31398", "contents": "'ታይ ዉ የ ቻይና ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31410", "contents": "ዎ ዲንግ (ቻይንኛ፦ 沃丁) በጥንታዊ ቻይና የሻንግ ሥርወ መንግሥት ንጉሥ ነበር። በቀርቀሃ ዜና መዋዕል እና በሢማ ጭየን ታሪካዊ መዝገቦችም ዘንድ ለ19 ዓመት ከአባቱ ታይ ጅያ ቀጥሎ ነገሠ፤ ወንድሙም ታይ ገንግ ተከተለው። ሢማ ጭየን እንዳለ ዪ ዪን እስከዚህ ዘመን ድረስ የሻንግ ጠቅላይ ሚኒስትር በመሆን ቀረ፣ በዘመኑም ዓረፈ። የቀርቀሃ ዜና መዋዕል ደግሞ ዎ ዲንግ በመጀመርያው ዓመት አዲስ ሚኒስትሩን ጪንግ ሺን ሾመ፣ በ8ኛውም አመት ለዪ ዪን መቃብር ሠዋ ይላል። ዳሩ ግን በሥነ ቅርስ ከ1200 ዓክልበ. የተገኙት «ንግርተኛ አጥንቶች» ጽሑፎች ላለፉት ነገሥታት መሥዋዕት ሲዘረዝሩ ዎ ዲንግን አይጠቅሱትም፤ ታይ ገንግም ከቡ ቢንግ (ዋይ ቢንግ) ቀጥሎ ያደርጉታል።"} {"id": "43902", "contents": "ቲፎን (ግሪክኛ፦ Τυφῶν /ቲውፎን/፤ ደግሞ ቲውፎስ፣ ቲውፈውስ፣ ቲውፋዖን) በጥንታዊ ግሪክ አፈ ታሪክ አስፈሪና አደገኛ ጠላት ፍጡር ነበረ። በግሪኮች ትውፊት ዘንድ፣ ከወገቡ በላይ እንደ ሰው ልጅ ቢመስልም በራሱ ፈንታ አንድ መቶ የአርዌ (ደራጎን) ራሶች ከትክሻውና ከአንገቱ በቀሉ። (በሌላ ምንጭ ግን የሰው ልጅ ራስ ሲኖረው የደራጎን ራሶች ከጣቶቹ በቀሉ)። ከወገብ በታች ሁለንተናው የእፉኝት ነበር (ወይም ከወገቡ በታች መቶ እፉኝቶች ነበር)። ሰውነቱ ደግሞ በብዙ ክንፍ ተሸፈነ፤ እሳትም ከዓይኖቹ ወጥቶ አማልክት እንኳን ይፈሩ ነበር። በቲታኖማኪያ ጦርነት ዘመን ዚውስ ቲታኖችን ስለ አሠራቸው፣ ቲፎን ዜውስን ለማጥፋት ሞከረ። ከትግል በኋላ ግን ዚውስ መብራቅን በመጣል አሸነፈውና ከደብረ ኤትና በታች (ወይም በታርታሮስ፣ በግሪኮች ዘንድ ገሐነም የመሰለ ቦታ) አጠመደው። ሄሮዶቶስ እንዳመለከተው፣ በጥንታዊ ግብጽ አፈ ታሪክ የሚታወቀው ሴት የተባለው ጣዖት ደግሞ በግሪኮች «ቲፎን» ይባል ነበር። ከሁሉ ጥንታዊ በሆነው ታሪካዊ ዘመን ከፈርዖኖቹ አስቀድሞ፣ እና ከዚያን ጊዜ ጀምሮ፣ የሴት ዓላማ ወይም ምልክት «የሴት እንስሳ» (ምናልባት አዋልደጌሣ) ሲሆን ግሪኮች በኋላ ይህን ምልክት «ቲፎናዊ አውሬ» ይሉት ነበር። በትውፊቶቹ ዘንድ፣ ሴት ቀድሞ ወንድሙን ኦሲሪስን (ቄንቲያመንቱን) እንደገደለው ሁሉ፣ እንዲሁም ቲፎን ከቲታኖች (ጊጋንቴስ) ወገን አብሮ ዲዮኒስዮስን ወይም ኦሲሪስ አፒስን ገደለው። ሁለተኛውን ኦሲሪስ ስለ ገደለው ይህ ቲፎን ደግሞ እንደ ሴት (ጣኦቱ) ተቆጠረ።"} {"id": "43914", "contents": "«በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩህሩህ በጣም አዛኝ በሆነው» የእስልምና እምነት የሁሉም ነገር መክፈቻ ነው። ለምሳሌ ሙስሊሞች ቁርኣንን በሚያነቡበት ጊዜ በዚህ ይጀምራሉ። ደብዳቤ በሚለዋወጡበት ጊዜም በዚህ ይጀመራሉ። : ይህ ፡ አጭር ፡ ሃይማኖት ፡ ነክ ፡ ጽሑፍ ፡ መሠረት ፡ ወይም ፡ መዋቅር ፡ ነው። እርስዎ ፡ ሊያስፋፉት ፡ ይችላሉ!"} {"id": "43920", "contents": "ማርሲ (ማርሳውያን) በራይንና ሊፐ ወንዞች መካከል የሠፈረ አነስተኛ ጀርመናዊ ጎሣ ነበሩ። ምናልባት የሱጋምብሪ ነገድ ከዚያ ዙሪያ ከተሰደዱ በኋላ የቀሩት ሕዝቦች ይሆናሉ። ስትራቦን እንደ ገለጸው ማርሲ መጀመርያ ከራይን አካካቢ ቢሆኑም አሁን በሮሜ መንግሥት ጦርነት ምክንያት ወደ ጌርማኒያ ውስጥ ፈለሱ። ታኪቱስ በተለይም የጌርማኒኩስ ዘመቻዎች ሲተርክ ብዙ ጊዜ ማርሳውያንንና አለቃቸውን ማሎወንዱስ ይጠቅሳቸዋል። በ1 ዓ.ም. የቸሩስኪ ብሔር ጦር አለቃ አርሚኒዩስ ሦስቱን የሮሜ ሥራዊት ባጠፋቸው በቴውቶቡርግ ደን ውግያ ሰዓት፣ ማርሲ ደግሞ ከርሱ ጋር ተባብረው ነበር። የሮሜ አለቃ ገርማኒኩስ ቂሙን ለመብቀል ሲል በ6 ዓ.ም. ከታላቅ ሥራዊት ጋር የማርሲ ምድርን ወረረ። በዚያን ጊዜ ማርሳውያን የአረመኔ ጣኦታቸውን የታንፋና በዓል እየከበሩ ስለ ሆነ፣ ማርሳውያን ሰክረው በድንገት ተያዙና በፍጹም ተገደሉ። ታኪቱስ እንደሚለው (Annals 1, 51)፣ ሰፊ አውራጃ (፶ የሮሜ ማይል ዙሪያ) በእሳትና በሠይፍ ተዘረፈ፣ «ማንም ጾታ ወይም ዕድሜ ምኅረት አላገኘም» ይለናል። ተመሳሳይ ዕልቂት በ7 ዓ.ም. በካቲ ጎሣ ላይ ተደርጎ የተረፉት ጀርመናዊ ነገዶች እንደገና ተባበሩና በ9 ዓ.ም. ሮማውያን እስከ ቬዘር ወንዝ ድረስ ለመግዛት ያሠቡትን ዕቅድ ተዉ፣ ለዘለቄታም ወደ ራይን ማዶ ተመለሡ። አሁን የአንዳንድ መንደር ስም የጥንታዊ ማርሲ ትዝታ ይከብራል፦ ለምሳሌ ማርስበርግ እና ፎልክማርዘን። Beatrix Günnewig, Günter Neumann: Marsen. In: Reallexikon der Germanischen Altertumskunde."} {"id": "42888", "contents": "ማኒሽቱሹ ከ2056 እስከ 2049 ዓክልበ. ግድም ድረስ (ኡልትራ አጭር አቆጣጠር) የአካድ ንጉሥ ነበረ። የታላቁ ሳርጎን ልጅ ሲሆን የወንድሙ ሪሙሽ ተከታይ ነበር። እናቱ ምናልባት ንግሥት ታሽሉልቱም ነበረች። የሱመር ነገሥታት ዝርዝር ቅጂዎች ለ7 ወይም 15 ዓመታት እንደ ገዛ ሲሉ፣ በሥነ ቅርስ ከዘመኑ በተገኙት ሰነዶች ምንም የዓመት ስም ገና አልተገኘም። በወንድሙ ሪሙሽ መሞት ማኒሽቱሹ ንጉሥ ሆነ። ዘመኑ በአንድ ጽላት እንዲህ ይተረካል፦ «ማኒሽቱሹ የዓለም ንጉሥ፣ አንሻንንና ሺሪሁምን (በአሁኑ ፋርስ) ሲያሸንፍ፣ የጦር መርከቦች የታችኛው ባሕር (የፋርስ ወሽመጥ) እንዲሻግሩ አደረገ። ባሕር ማዶ (በአሁኑ ኦማን?) የነበሩት ከተሞች 32 ሲሆኑ ተባብረው ለውግያ ተሠለፉበት፣ እርሱ ግን ድል አደረጋቸው። ከዚህ በላይ ከተማቸውን አሸንፎ ገዢዎቻቸውን መታቸው። ካስነሣቸው በኋላ አገራቸውን እስከ ማዕድን ቦታ ድረስ ዘረፈ። ከታችኛ ባሕር ማዶ ተራሮች፣ ጥቁር ድንጋያቸውን ቆፈረ፣ በጀልባዎቹ ላይ ጫናቸው፣ ወደ አካድ ወደቦች አመጣቸው፤ ሐውልትም አሠራ።» እንዲሁም «የማኒሽቱሹ ሐውልት» የሚሠራው ከጥቁር ድንጋይ ነው፤ ይህም ከኦማን ዘመቻ እንደ ተገኘ ይታስባል። እንደ ወንድሙ ሪሙሽ ዘመን ግን የማኒሽቱሹ ዘመን በአመጽ እንደ ተሞላ ይመስላል። ሪሙሽም በግድያ እንደ ሞተ፣ ማኒሽቱሹ ደግሞ በራሱ ሎሌዎች እጅ ተገደለ። ልጁ ናራም-ሲን ተከተለው።"} {"id": "44034", "contents": "ናፖሊታንኛ የደቡብ ጣልያን አገር መነጋገሪያ ነው። ይፋዊ ሁኔታ ባይኖረውም ከጣልኛ እንደ ልዩ ቋንቋ ይቆጠራል። የናፖሊታንኛ ውክፔዲያ አለ! (ይህ ቋንቋ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "44082", "contents": "ፐራቶስ (ግሪክ፦ Πέρατος) ወይም ኤራቱስ በሲክዮን ነገሥታት ዝርዝር የአፒያ (በኋላ ሲክዮን) ንጉሥ ነበር። ካስቶርን የጠቀሱት ጸሐፊዎች «ኤራቱስ» 46 ዓመት እንደ ነገሠ ይላሉ። ይህ ምናልባት 1987-1941 ዓክልበ. ግድም ያህል ነው። ኤራቱስ ከመሣፖስ ቀጥሎ እንደ ገዛ ሲሉ ፓውሳኒዩስ ግን መሣፖስን አይጠቅስም፤ ሌውኪፖስ ወንድ ልጅ ስላልነበረው የሴት ልጁ ካልቂኒያ እና የፖሠይዶን ልጅ ፐራቶስ ተከተለው ይላል። ^ የአውሳብዮስ ዜና መዋዕል ^ የጀሮም ዜና መዋዕል ^ \"Classical E-Text: PAUSANIAS, DESCRIPTION OF GREECE 2.1 - 14\". theoi.com (2011). በ5 February 2014 የተወሰደ."} {"id": "36318", "contents": "ኔልስፕሩዊት (Nelspruit/Mbombela) በደቡብ አፍሪካ የምትገኝ ከተማ ናት። በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ Mbombela የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "36336", "contents": "አርክቲክ የተባለው አውራጃ ማለት አርክቲክ ውቅያኖስና በአርክቲክ ክበብ ውስጥ ያለው መሬት በሩስያ፣ ካናዳ፣ አሜሪካ፣ ፊንላንድ፣ ግሪንላንድ፣ አይስላንድ፣ ኖርዌና ስዊድን ስሜን ክፍሎች ያሉበት አውራጃ ነው።"} {"id": "36486", "contents": "የቢዛንታይን መንግሥት ወይም የሚሥራቃዊ ሮሜ መንግሥት ከ387 እስከ 1445 ዓ.ም. ድረስ የቆየ መንግሥት ነበር። በ387 ዓ.ም. የሮሜ መንግሥት ለመጨረሻው ጊዜ ተለይቶ ምሥራቁ ግማሽ ልዩ መንግሥት ሆነ፤ ዋና ከተማው ቁስጥንጥንያ (ወይም «አዲሱ ሮሜ») ነበር። ከዚሁ ትንሽ በፊት ክርስትና በሮሜ መንግሥት ውስጥ የመንግሥት ሃይማኖት ሆነ። በ468 ዓ.ም. ሮሜ እራሱና የምዕራባዊ ሮሜ መንግሥት ለኦዶዋከር ወገን ወደቁ። በቁስጥንጥንያ ግን የሮሜ መንግሥት በረታ። እስከ 612 ዓ.ም. ድረስ ይፋዊ ቋንቋ ሮማይስጥ ሆኖ ቀረ፤ በዚያ አመት ግን የሕዝቡ መነጋገሪያ ግሪክኛ ይፋዊ ሆነ። ከ1196 እስከ 1252 ድረስ በመስቀል ጦርነት ምክንያት የቁስጥንጥንያ መንግሥት ለጊዜው ጠፋ። ከዚያ በኋላ ግዛቱ እየደከመ እስከ 1445 ዓ.ም. ድረስ ቀረ። በዚያው አመት የቱርክ ሰዎች ቁስጥንጥንያን ያዙ። ቢዛንታይን የሚለው ስም ከቁስጥንጥንያ ጥንታዊ ስም «ቢዛንቲዮን» መጣ። ሆኖም ይህ ስም በታሪክ መጻሕፍት መጀመርያ በ1549 ታየ። በጊዜው የነበሩት ዜጋዎች ግን ራሳቸውን «ሮማዮይ» አገራቸውንም ሮሜ («ሩም») ይሉት ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "43440", "contents": "ሶይ ቢን ሶይ ቢን ዘይት ሶይ ቢን ምግብ ካኖላ"} {"id": "43548", "contents": "ሲሙሩም ወይም ሺሙሩም የስሜን መስጴጦምያ ከተማ-አገር ነበር። ስፍራው አሁኑ ግን በእርግጥ አይታወቅም። ምናልባት በቃብራ፣ ኪርኩክ ወይም ኤሽኑና አካባቢ ይገኝ ነበር። ታላቁ ሳርጎን (2065 ዓክልበ. ግድም) ወደ አካድ መንግሥት ጨመረው፣ እንዲሁም በ2035 ዓክልበ. ግድም ከልጁ ልጅ ከናራም-ሲን ከአመጹት ከተሞች መካከል ሲሙሩም ይቆጠራል። በ18ኛው ክፍለ ዘመን ዓክልበ. ግድም በተቀረጹት በማሪ ጽላቶች ዘንድ፣ የቱሩኩ ንጉሥ ሳሲያ የሲሙሩምን ንጉሥ ወደ ጉታውያን እንዳስረከበው ይገልጻል።(kurdstan)(slemani town ) Cassin, Elena; Bottéro, Joean; Vercoeur, Joan. Los Imperios del Antiguo Oriente del Paleolítico a la mitad del segundo milenio. 1a edició (እስፓንኛ), 1970, p. . ISBN 84-323-0118-3."} {"id": "37092", "contents": "ደብረ ታቦር እስራኤል ውስጥ የሚገኝ ተራራ ሲሆን በአዲስ ኪዳን ታሪክ መሰረት ሕዋርያት ጴጥሮስ፣ ዮሐንስና ያዕቆብ እያዩ የኢየሱስ ክርስቶስ መልክ እንደጸሐይ ያበራበት ቦታ እንዲሁም ሙሴንና ኤልያስን በተዓምር ከሙታን አንስቶ ያሳያቸውበት ቦታ (ማቴ (17:1-6)፤ማርቆስ (9:1-8)፤ ሉቃ (9:28-36)) ነው ተብሎ ይታመናል። ስለሆነም ለደብረ ታቦር (ዓመት በዓል) መሰረት የሆነ ቦታ ነው። ኢትዮጵያም ውስጥ ደብረ ታቦር (ከተማ) የተሰየመው በከተማው ሰሜን የሚገኘው ተራራ የዚህን ኮረብታ ቅርጽ ስለያዘ ነው። ደብረ ታቦር እስራኤል በመጽሐፈ መሳፍንት 4 መሠረት የምድያምን ውድቀት የነበየችው ነቢይት ዲቦራ በምድያም ሃያላት ያሸነፈችባቸው አምባ ነበረ። ስሙም ከዲቦራ አምባ ሊሆን ይችላል። በኋላም በነጌዴዎን ዘመን ያሕል በፈርዖኑ 2 ራመሠስ መዝገቦች ወደ ሶርያ ለዘመቻ ሲሄድ ሥራዊቱ «ደብረ ዳፑር» አምባን እንደ ከበበ ሲገልጽ፣ በአንዳንድ አስተሣሰብ ይሄ ማለት የደብረ ታቦር አምባ ሳይሆን አይቀርም። የዕብራይስጡ ስም፣ תבור ታቦር፣ ከረጅም ጊዜ ጀምሮ “እምብርብር” ከሚለው ስም ጋር ተቆራኝቷል፣ טבור ታብቡር፣ ይህ ግን ምናልባት በታዋቂው ሥርወ-ቃል ምክንያት ነው። \"በሴፕቱጀንት ኤርምያስ ምዕራፍ 26፣ ኢታቢሪየም (Ἰταβύριον) የሚለው ስም ለደብረ ታቦር ጥቅም ላይ ውሏል። ጆሴፈስ ከጥቂት መቶ ዓመታት በኋላ ተመሳሳይ ቃል ተጠቅሟል።\" ከኢየሱስ መገለጥ ጋር ካለው ግንኙነት፣ ተራራው በታቦር ብርሃን በክርስቲያናዊ ሥነ-መለኮት ፣ በታቦራውያን የቦሔሚያ ክፍል እና የበርካታ ሰፈሮች እና ተቋማት ስም ሆነ። የስሙ አረብኛ ቅፅ ጀብል ታቦር ጃባል አቲ-ታቡር ወይም ጀብል አልጦር ጃባል አṭ-Ṭūr ነው። የታቦር ተራራ ልክ እንደ ግማሽ ሉል ቅርጽ ያለው ነው ፣ በድንገት ከጠፍጣፋው አከባቢ ተነስቶ 575 ሜትር (1,886 ጫማ) ከፍታ ላይ ደርሷል ፣ ስለሆነም በጥሩ 450 ሜትሮች በታች ባለው ሜዳ ላይ ያለችውን ከተማ ክፋር ታወርን ተቆጣጠረ። ከተራራው ጫፍ ላይ ሁለት የክርስቲያን ገዳማት ይገኛሉ አንድ የግሪክ ኦርቶዶክስ በሰሜን ምስራቅ እና አንድ የሮማ ካቶሊክ በደቡብ ምስራቅ በኩል."} {"id": "38934", "contents": "ጅማ አርጆ በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው። {{አቀማመጥ |align=center ጅማ አርጆ በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "38940", "contents": "ጉርሱም, ኦሮሚያ (ወረዳ) በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው። {{አቀማመጥ |align=center ጉርሱም, ኦሮሚያ (ወረዳ) በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "38952", "contents": "ግራዋ (ወረዳ) በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው። {{አቀማመጥ |align=center ግራዋ (ወረዳ) በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "38958", "contents": "ጎሮ ኦሮሚያ (ወረዳ) በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው። {{አቀማመጥ |align=center ጎሮ ኦሮሚያ (ወረዳ) በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "38964", "contents": "ጦሌ በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው። {{አቀማመጥ |align=center ጦሌ በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "45582", "contents": "ናጋር (አካድኛ፤ በኋላ ሁርኛ ናዋር፣ አሁንም አረብኛ ተል ብራክ) በጥንት ከቅድመ-ታሪክ ጀምሮ በስሜን መስጴጦምያ (አሁን ሶርያ) የተገኘ ከተማ ነበር። በብዙ ሥነ ቅርስ ሊቃውንት ዘንድ የቦታው ቅድመ-ታሪክ እስከ 5000 ዓክልበ. ድረስ ይዘረጋል። መመሠረቱ ከተጻፉ መዝገቦች አስቀድሞ ስለ ሆነ ይህን ያህል ዘመን ሁሉ ማረጋገጥ አጠያያቂ ነው። የጽሕፈት (ኩነይፎርም) ጥቅም በዙሪያው የገባው ምናልባት 2150 ዓክልበ. (ኡልትራ አጭር አቆጣጠር) በመሆኑ፣ ይህ ቅድመ-ታሪካዊ ዘመን ከ2500 እስከ 2150 ዓክልበ. ድረስ መቆየቱ ይቻላል። ስዕል:Tell Brak Head (BM).jpg የሠፈሩ መጀምርያ ኗሪዎች «ሃላፍ ባሕል» ተብለዋል፤ ይህም በሸክላ የተሠሩት የዕቃዎች አይነት ይወስናል። ከዚያ ባኋላ «ኡባይድ ባህል» የሚሉት፣ ይህም ከደቡቡ ከኤሪዱ የተስፋፋ የተጌጠ ሸክላ ዕቃ አይነት ቄንጥ ነበር። የጽሕፈት ጥቅም ሲገባ፣ የከተማው ስም «ናጋር» ነው፤ ቦታው ከጎረቤቶቹ ከኤብላና ከማሪ ጽላቶች ይጠቀሳል። የናጋር ንጉሦች ብዙ ጊዜ በማዕረጋቸው «ኤን» (ገዥ) ብቻ ይታወቃሉ። የአንዱ የናጋር ንጉሥ ስም «አማር-አን» በማሪ ጽላቶች ተገነ፣ ይህም ምናልባት በኤብላ ጽላቶች የተገኘው ስም የናጋር ንጉስ «ማራ-ኢል» አንድላይ ነው። በ2100 ዓክልበ. ግድም በኤብላ ሚኒስትር እብሪዩም ፯ኛው ዓመት ማሪ ናጋርን ያዘ። በኋላ የኤብላ ንጉሥ ኢሻር-ዳሙ ከናጋርና ከኪሽ ጋራ በማሪ ላይ ተባበረ፤ በ2077 ዓክልበ."} {"id": "45624", "contents": "አትሌት በላይነህ ዴንሳሞ ሠኔ 28 June ቀን 1965 እ.ኤ.አ. በሲዳሞ ተወለደ። ይህ በኢትዮጵያ የቀድሞው የረጅም ርቀት እና በማራቶን ልዩ ብቃት አትሌት በ1996 እ.ኤ.አ. በተደረገው የበጋ ኦሎምፒክሱ ላይ ሀገሩን ኢትዮጵያን ወክሎ አዲስ የአለም ሪከርድን አስመዝግቧል። ነገር ግን የማራቶን ውድድሩን መጨረስ አልቻለም ነበር። እሱ በማራቶን የሰበረው ሪከርድ ለ10 አመታት ማለትም ከ1988-1998 እ.ኤ.አ. ሳይሰበር ቆይቶአል። ይህ የበጋ ኦሎምፒክስ በ1896 እ.ኤ.አ. ከተጀመረ የተመዘገቡት የአለም ሪከርድ ውስጥ ሳይሰበር ለረጅም አመት ካስቆጠሩት ውስጥ የአትሌት በላይነህ ዴንሳሞ ሶስተኛ ደረጃን አግኝቶአል የገባበት ሰአትም 2፡06፡50 በ1998 እ.ኤ.አ. በኔዘርላንድ በተደረገው ማራቶን ላይ ነበር፡፡ ሆኖም ይህ ክብረወሰኑን ውሎ እያደር በርሊን ማራቶን በ1998 በሮላንዳ ዳ ኳስታ በበላይነህ ተይዞ የነበረውን ሪከርድ ተሰብሯል በአሁን ጊዜ በላይነህ ለካምብሪጅ ማሳቹሴትስ ኑሮውን አድርጎአል ሆኖም ከዚህ በኋላ አለም አቀፍ ውድድሮች ላይ አይሳተፍም፡፡ ^ http://www.iaaf.org/home ^ http://www.all-athletics.com/node/27863"} {"id": "39084", "contents": ""} {"id": "39210", "contents": "ችፌ እግር እና እጅ ላይ እንዲሁም ሌሎች የሰውነት ክፍሎች ላይ የሚወጣ እና የሚያሳክክ ቁስል ሲሆን ሁልጊዜ የሚያዥ እና ዐልፎ ዐልፎ ሽፍ የሚል ነው። ባህላዊ መድኀኒቱም የተወቀጠ ኮሶ በማር ለውሶ መቀባትና ቅጠል ለጥፎ በጨርቅ ማሰር ነው።"} {"id": "39234", "contents": "ነቀርሳ በባክቴሪያ የሚመጣ በሽታ ነው።"} {"id": "47454", "contents": "ኔልስ ቦር (ዳንኛ፦ Niels Bohr) 1878-1955 ዓም የዴንማርክ ፊዚሲስት ነበር። የቁስ አካላት መሰረታዊ ክፋዮች የሆኑት አቶሞች እንግዳ ግኝት በነበሩበት በ፳ኛው ክፍለ ዘመን አጥቢያ፤ ስለ እነርሳቸው ተፈጥሮና ባህርይ መሰረታዊ ምርምር በማቅረብ አዲሱን የሳይንስ ዘመን ከከፈቱት ሳይንቲስቶች አንዱ ነበር። በተጨማሪ ፣ የኳንተም ኃልዮትን መሰረት ከጣሉት ሳይንቲስቶች አንዱ ሲሆን፣ ስለዚህ መትጋቱ የኖቤል ሽልማት አግኝቷል።"} {"id": "47478", "contents": "ኦዴሣ (Львів) የዩክሬን ከተማ ነው።"} {"id": "47496", "contents": ""} {"id": "47586", "contents": "አሌክሳንደር ግራም በል (እንግሊዝኛ፦ Alexander Graham Bell 1839-1914 ዓም) የስኮትላንድ ሳይንቲስት ሲሆኑ በተለይ በ1868 ዓም. የስልክ ፈጣሪ በመሆናቸው ይታወቃሉ። በ1874 ዓም የአሜሪካ ዜጋ ሆኑ። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "47592", "contents": "ኤድመንድ ሂለሪ (እንግሊዝኛ፦ Edmund Hillary) ከ1911 እስከ 2000 ዓም የኖሩ የኒው ዚላንድ ተጓዥ ነበሩ። በተለይ ተራራ ጫፎች የወጣ ተጓዥ ነበሩ። መጀመርያ ወደ ዓለሙ አብልጦ ከፍተኛ ቦታ ወደ ኤቨረስት ተራራ ጫፍ የወጣው ሰው ልጅ ከመሆናቸው በላይ፣ እስከ ደቡብ ዋልታ እንዲሁም እስከ ስሜን ዋልታ ተጓዙ። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "47610", "contents": "ሂፖክራቴስ (ግሪክኛ፦ Ἱπποκράτης 470-380 ዓክልበ. ግድም) ዝነኛ የጥንታዊ ግሪክ ሀኪም ነበር። «የሕክምና አባት» ተብሏል። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "47652", "contents": "ታላቅ ፓንዳ Ailuropoda melanoleuca በተፈጥሮ በቻይና አገር ብቻ የሚገኝ የዱር አራዊት ሲሆን ከድብ አስተኔ አንዱ ዝርያ ነው።"} {"id": "47868", "contents": "ሳማርካንድ በኡዝቤኪስታን የሚገኝ ከተማ ነው። ስሙ ከጥንታዊ ሶግድኛ /አስመረ/ «ድንጋይ» እና /ካንድ/ «አምባ» እንደመጣ ይታሥባል።"} {"id": "47880", "contents": "ኦርሃን ፓሙክ (ቱርክኛ፦ Orhan Pamuk 1944 ዓም - ) የቱርክ ልብ ወለድ ጸሐፊ ነው። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "47886", "contents": "ሱለይማን እጹብ ድንቅ (1487-1558 ዓም) ከ1513 እስከ 1558 ዓም የኦቶማን መንግሥት ሡልጣን (ንጉሥ) ነበረ።"} {"id": "46044", "contents": "ብጉንጅ ብጉር መስለ የቆዳ በሽታ ፡ የቆዳ ማበጥ ወይም መደደር ነው። ብጉንጅ/ Boils ብጉንጅ አንድና ከዚያ በላይ የሆኑ የፀጉር መዉጫ ቀዳዳዎች በባክቴሪያ ምክንያት እንፌክሽን በሚፈጥርበት ወቅት ቆዳ ስር በመቆጣት፣መግል በመያዝና በማበጥ ህመም እንዲከሰት የሚያደርግ ችግር ነዉ፡፡ እብጠቱ በፍጥነት በማደግና በመግል በመሞላት የህመም ስሜቱ እንዲጨምር ያደርጋል፡፡ የህመሙ ምልክቶች ብጉንጅ በየትኛዉም የሰዉነት ክፍል ሊወጣ ቢችልም በብዛት ግን የሚታየዉ/የሚወጣዉ በፊት ቆዳ፣ አንገት፣ ብብት ስር፣ መቀመጫና ታፋ ላይ ነዉ፡፡ • ህመም ያለዉና ቀላ ያለ እብጠት መታየት • በእብጠቱ ዙሪያ የቀላና ያበጠ ቆዳ መታየት • እብጠቱ መግል እየሞላዉ ሲመጣ መጠኑ እየጨመረ መምጣት • ነጭ ወይም ቢጫ ነገር በእብጠቱ ጫፍ ላይ መታየት ከዚያን መፈንዳትና መግሉ መዉጣት የህክምና ባለሙያ ማይት የሚገባዎ መቼ ነዉ? የብጉንጁ መጠን አነስተኛ ከሆነ እርስዎ እራስዎ እንክብካቤ ማድረግ ይችላሉ፡፡ ነገር ግን የሚከተሉት የህመም ምልክቶች ካለዎት የህክምና ባለሙያዎን ያማክሩ፡፡ • ብጉንጅ የፊት ቆዳዎ ላይ ከወጣ • ከመጠን በላይ ካበጠ ወይም በፍጥንት ከተባባሰ • ትኩሳት ካለዎ • መጠኑ ከ5 ሳንቲሜትር በላይ ከሆነ • በሁለት ሳምንት ዉስጥ የማይድን ከሆነ • ከጠፋ በኃላ ተመልሶ ከመጣ ናቸዉ፡፡ ተጋላጭነትዎን የሚጨምሩ ነገሮች ምንም እንኳ ማንኛዉም ጤነኛ የሆነ ሰዉ ብጉንጅ ሊይዘዉ ቢችልም የሚከተሉት ነገሮች ግን ይበልጥ ተጋላጭ ሊያደርጉት ይችላሉ፡፡ • ስታፍሎኮካል ባክቴሪያ እንፌክሽን ከያዘዉ ሰዉ ጋር የቅርብ ግንኙነት መኖር • የስኳር ህመም • የሰዉነት የበሽታ መከላከል መቀነስ ናቸዉ፡፡ የህይወት ዘይቤ ለዉጥና የቤት ዉስጥ ህክምና ትናንሽ ብጉንጆችን የሞቀ ዉሃ እላዩ ላይ በመያዝና በራሱ እንዲፈርጥ በመተዉ እራስዎ ሊያክሙትና እንዲሻሻል ማድረግ ይችላሉ፡፡ ስለሆነም • የሞቀ ነገር እላዩ ላይ መያዝ • ኮንታሚኔሽንን መከላከል፡- ብጉንጁን ከነኩ በኃላ እጅዎን በደንብ መታጠብ፡፡ ብጉንጅ የነኩ ልብሶች ካለዎና ብጉንጅ በተደጋጋሚየሚያስቸግርዎ ከሆነ ልብሱን በካዉያ መተኮስ • ብጉንጁን እራስዎ ያለማፍረጥ፡- ይህን ማድረግ ብጉንጅ ሌላ ቦታ እንዲዛመትያደርጋሉና፡፡"} {"id": "46068", "contents": "ሚኪ ማውዝ (በእንግሊዝኛ: Mickey Mouse) የዲዝኒ ባለታሪክ አይጥ ነው። በአንደኛ የ1928 እ.ኤ.አ. በካርቱኑ ስቲምቦውት ዊሊ መጣ።"} {"id": "44484", "contents": "ኹታዊሬ ወጋፍ (ወይም ኡጋፍ) ላይኛ ግብጽ በ2ኛው ጨለማ ዘመን (13ኛው ሥርወ መንግሥት) ከ1776 እስከ 1774 ዓክልበ. ግድም ድረስ የገዛ ፈርዖን ነበረ። ምናልባት የሰጀፋካሬ ተከታይ ነበረ። በቶሪኖ ቀኖና ነገሥታት ዝርዝር ላይ «ኹታዊሬ» በ፲፫ኛው ሥርወ መንግሥት መጀመርያው ይገኛል። በመምኅር ኪም ራይሆልት አስተሳሰብ፣ ይህ ለ«ኹታዊ» (ሰኸምሬ ኹታዊ 1 ሶበክሆተፕ) በዝርዝሩ ላይ ተሳተ፤ ኹታዊሬም በሶበክሆተፕ ፈንታ በ፲፱ኛው ሥፍራ ከኡሰርካሬ ኸንጀር አስቀድሞ እንደ ገዛ ይመስለዋል። ከሥነ ቅርስ ረገድ ደግሞ ፈርዖንነቱ እርግጥኛ ነው። K.S.B. Ryholt: The Political Situation in Egypt during the Second Intermediate Period, c. 1800 – 1550 BC, Carsten Niebuhr Institute Publications, vol. 20. Copenhagen: Museum Tusculanum Press, 1997 (እንግሊዝኛ)"} {"id": "40440", "contents": "12 April በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም ሚያዝያ 4 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "40506", "contents": "20 April በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም ሚያዝያ 12 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "48042", "contents": "ባተን ሩዥ (እንግሊዝኛ፦ Baton Rouge) የሉዊዚያና አሜሪካ ከተማ ነው። ባተን ሩዥ ወይም በፈረንሳይኛ አጠረር /ባቶን ሩዥ/ ማለት «ቀይ በትር» ነው። ፈረንሳዮች መጀመርያ በደረሱበት ጊዜ (1691 ዓም)፣ ቀይ እንጨት ምሰሶዎች በምድር ተሳክተው አገኙ፣ ይህም የሁለት ብሔሮች የሁማ እና የባዩጉላ ብሔሮች ደንበር ለማመልከት ነበርና። በኋላ በ1713 ዓም ምሽግ በዚህ ሠፈር መሠረቱ።"} {"id": "46104", "contents": "መሺካ በዛሬው ሜክሲኮ የኖረ የአዝቴክ መንግሥት ኗሪ ገዢዎች ብሔር ነበሩ። መሺካ ናዋ ብሔሮች ሲሆኑ ሁለት ከተሞቻቸውን ቴኖሕቲትላንና ትላተሎልኮ በተክስኮኮ ሐይቅ ደሴቶች ላይ በ1200 ዓም ያህል መሠረቱ። «የአዝቴኮች ሦስትዮሽ ጓደኝነት» ከተዋዋሉ በኋላ የቴኖሕቲትላን መሺካ ኗሪዎች በሌሎቹ ፪ ከተሞች በተክስኮኮና በትላኮፓን ላይ ልዑላን ሆኑ። የዛሬ ሜክሲኮ አገር ስያሜ የደረሰ ከ«መሺካ» ነው። የእስፓንያ ሃያላት አገሩን በ15ኛው ክፍለ ዘመን ከያዙ በኋላ ስሙን «አዲስ እስፓንያ» አሉት። የመሺካ ቋንቋ ናዋትል ሲሆን እስካሁን ድረስ 1.5 ሚሊዮን ተናጋሪዎች አሉት። አፅትላን Andrews, J. Richard (2003). Introduction to Classical Nahuatl (rev. ed.). Norman: University of Oklahoma Press. ISBN 0-8061-3452-6."} {"id": "46200", "contents": "ፖርቱጊዝኛ ቋንቋ ከፖርቱጋል የሆኑት ማናቸውም ሰዎች ወይም ነገሮች (ቅጽል)"} {"id": "48852", "contents": "ካንታብርያ (እስፓንኛ፦ Cantabria) የእስፓንያ ክፍላገር ነው። ዋና ከተማው ሳንታንዴር ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "48294", "contents": "የውሻ አስተኔ (Canidae) በስጋበል ክፍለመደብ ውስጥ ሲሆን፣ ያሉበት አጥቢ እንስሶች ሁሉ ውሻ፣ ተኩላ፣ ቀበሮ ወይም የዪ ይባላሉ። በዘመናዊ ሥነ ሕይወት ረገድ፣ 36 ዝርያዎች በ12 ልዩ ልዩ ወገኖች ይከፈላሉ። የውሻ ወገን - ውሻ፣ ተኩላ፣ የዪ (7 ዝርዮች) ቀበሮ (5 ወገኖች፣ 23 ዝርዮች) ነጠላ ዝርዮች፦ የአፍሪካ ኣውሬ ውሻ የእስያ አውሬ ውሻ ወይም «ዶል» አጭር ጆሮ ውሻ (ደቡብ አሜሪካ) ባለጋማ ተኩላ (ደቡብ አሜሪካ) የጫካ ውሻ (ደቡብ አሜሪካ) የራኩን ውሻ (ምሥራቅ እስያ)"} {"id": "48912", "contents": "የኢትዮጵያ አየር ኃይል እስከ 1974 ዓ.ም ድረስ በመባል የሚታወቀው የኢትዮጵያ ባሕር ኃይል በኢትዮጵያ ውስጥ የተቋቋመው የኢትዮጵያ ናሽናል መከላከያ ሠራዊት ቅርንጫፍ ነበር. እ.ኤ.አ. በ 1983 ኤርትራ ነፃነቷ ኢትዮጵያ ከገባችበት ጊዜ አንስቶ እ.ኤ.አ. ይዘቶች 1 የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት ተዋጊ 1.1 የባህር ኃይል መመስረቻ 1.2 ድርጅት 1.3. ስልጠናና ትምህርት 1.4 ኃይል 1.4.1 የሰው ሀይል 1.4.2 መርከቦች 1.4.3 የባህር ኃይል አየር መንገድ 1.5 መነሻዎች 2 የኢትዮጵያ ኮርኒያ ውስጥ በኮሚኒዝም ዘመን 2.1 ተግባራት 3 የኢትዮጵያ የባሕር ሀይል ማብቂያ 4 በተጨማሪ ይመልከቱ 5 ማጣቀሻ የኢትዮጵያ ንጉሠዊ ባሕር ኃይል የባህር ኃይል መመስረቻ እ.ኤ.አ በ 1950 የተባበሩት መንግስታት ኤርትራ ከኢትዮጵያ ጋር ለማደራጀት ሲወስኑ ኢትዮጵያ እ.ኤ.አ በ 1950 በኢትዮጵያ ቀይ ባሕር ላይ የባህር ዳርቻ እና ወደቦች አግኝታለች. በ 1955 ኢትዮጲያ የባህር ኃይልን በመሰረቱ ዋናው መሠረት - ኃይለሥላሴ I የባህር ኃይል መሠረት በ ማሳሳ. በ 1960 ዓ / ም መጀመሪያ ላይ በማዕከላዊ ማእከላዊ ሙዚየም የተሟላ የመሠረት አቅምን ለማጠናከር አውደ ጥናቶች እና ሌሎች ተቋማት በመገንባት ላይ ነበሩ."} {"id": "48918", "contents": "ፍሪዩሊ ቬነጽያ ጁልያ (ጣልኛ፦ Friuli Venezia Giulia) የጣልያን ክፍላገር ነው። ዋና ከተማው ትሪየስቴ ነው።"} {"id": "48942", "contents": "ሸክላ፣ የአፈር ውጤት ነው። የሸክላ ውጤቶች ፥የቤት ቁሳቁሶችን፣ እንደ ድስት፣ ገንቦ፣ ማሰሮ፣ ሰሀን፣ ኩባያ ወዘተ እንዲሁም ለግንባታ ፥ቤት፣ ግቢ አጥር የመሬት ምንጣፍ ወለሎችን ወዘተ ፤የተለያዩ ጌጣጌጦችን ቅርፃቅርፆችን ወዘተ የሚሰራበትና የሰው ልጅ ሥልጣኔ ከጀመረበት ጀምሮ እስከአሁን ያልተለየው የዕደጥበብ መሠረት ነው።"} {"id": "44682", "contents": "ሳው ፓውሉ የእግር ኳስ ክለብ ወይም ባጭሩ ሳው ፓውሉ በሳው ፓውሉ፣ ብራዚል የሚገኝ የእግር ኳስ ክለብ ነው። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "44694", "contents": "ፖርቶ የእግር ኳስ ክለብ (ፖርቱጊዝኛ፦ Futebol Clube do Porto) በፖርቶ፣ ፖርቱጋል የሚገኝ እግር ኳስ ክለብ ነው። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "44700", "contents": "ኢንተር ሚላን በሚላኖ፣ ኢጣልያ የሚገኝ እግር ኳስ ክለብ ነው። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "44712", "contents": "አቤል ማቲያስ ሄርናንዴዝ ፕላቴሮ (Abel Mathías Hernández Platero) (ነሐሴ ፪ ቀን ፲፱፻፹፪ ዓ.ም. ተወለደ) ኡራጓያዊ እግር ኳስ ተጫዋች ነው። ለፓሌርሞ ክለብ የሚጫወት ሲሆን የኡራጓይ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድን አባል ነው። ^ \"ABEL MATHIAS PLATERO HERNANDEZ\" (in ጣልያንኛ). US Liverpool. Archived from the original on የካቲት ፩ ቀን ፳፻፩ ዓ.ም.. https://web.archive.org/web/20090208211315/http://www.ilpalermocalcio.it/it/0809/scheda.jsp?id=6680 በ2009-02-12 የተቃኘ.  (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "44724", "contents": "ቦታፎጎ ዴ ፉትቦል ኤ ሬጋታስ (ፖርቱጊዝኛ፦ Botafogo de Futebol e Regatas) ወይም ቦታፎጎ በቦታፎጎ ሠፈር ሪዮ ዴ ጃኔይሮ፣ ብራዚል የሚገኝ እግር ኳስ ክለብ ነው። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "48984", "contents": "ሄርማን ጀይ «ሃንክ» ኮወን (1924 ዓም የተወለደ ሲሆን አሁን 87 አመት ያላቸው የቀድም አሜሪካ ፖለቲካዊ ሰው ናቸው። ምሳሌ ከMarch 20, 2018 እ.ኤ.አ."} {"id": "49002", "contents": "ክረስነዳር (ሩስኛ፦ Краснода́р) የሩስያ ሀገር ከተማ ነው። በ1786 ዓም «የካተሪነዳር» ([«የንግሥት ካተሪና ስጦታ) ተብሎ ተመሠረተ፤ በ1912 ዓም ስሙ ክረስኖዳር «የቀይዎች (ኰሙኒስቶች) ስጦታ» ሆነ። አሁንም ኰሙኒስም ቢጠፋም ስሙ ውብ ስለመሰላቸው አልተቀየረም።"} {"id": "48378", "contents": "የሲና ልሳነ ምድር በግብጽ የሚገኝ ሲሆን የእስያ አሕጉር ክፍል ይቆጠራል። ከአፍሪካና ከእስያ መካከል የሚሆን የመሬት ድልድይ ነው፣ እንዲሁም ከሜዲቴራኔያን ባህርና ከቀይ ባህር መካከል ነው። እነዚህም ባህሮች በስዌዝ ቦይ ይቀጣጠላሉ። የጥንታዊ ግብጽ ፈርዖኖች ከ1ኛው ስርወ መንግሥት ጀምሮ ወደ ሲና ለማዕድን በተለይም ለበሉር ለማግኘት ጉዞዎች ያካሂዱ ነበር። በልሳነ ምድሩም የሚገኘው ደብረ ሲና በመጽሐፈ ሄኖክ ይጠቀሳል፣ እንዲሁም በኦሪት መሠረት ሙሴ ሕገ ሙሴን የተሰጠበት ቅዱስ ቦታ ነው።"} {"id": "49176", "contents": "የሞስኮ ስቴት ዩኒቨርስቲ (Московский государственный университет имени М. В. Ломоносова) በሩሲያ ትልቁና መጀመርያው የተመሠረተው ዩኒቨርስቲ ነው። የተሠራው በ1755 እ.ኤ.አ. ሲሆን በሞስኮ ውስጥ ነው። በዚያው ዓመት በኢቫን ሹቫሎፍ እና በምኻይል ሎመኖሰፍ የተሰራ ነው። በእርሱ ስም «ሎመኖሰፍ» ደግሞ ተብሎ ይጠራል። በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ Category:Moscow State University የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ። Moscow State University Pictures of Lomonosov Moscow State University Moscow State University campus on Google Maps (ይህ ትምህርት ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "44886", "contents": "ቤሪክ ወይም ቤሪግ በስዊድን አፈ ታሪክ የጎጣውያን ንጉሥ ነበረ። የጎጣውያን ታሪክ ጸሐፊ ዮርዳኔስ 543 ዓ.ም. በጻፈው ጌቲካ ዘንድ፣ በጥንት ጎጣውያን ከንጉሣቸው ቤሪግ ጋራ ከስካንዲናቪያ ወጡ፤ ባልቲክ ባሕርን ተሻግረው በማዶ የተገኙትን ሕዝብ ኡልመሩጋውያንን አሸነፉና አገሩን ይዘው ሠፈሩበት። ከዚያ በኋላ ጎረቤቶቻቸውንም ቫንዳሎችን አሸነፉ። ቤሪክና ተከታዮቹ ለጥቂት ዓመታት በዚያ አገር ገዙ፤ ከቤሪክ አምስተኛው ንጉሥ ፊሊመር የጋደሪክ ልጅ ወደ እስኩቴስ እስከ መራቸው ድረስ። ዮርዳኔስ እንዳለው የቤሪክ ሕዝቦች በሦስት መርከቦች ደርሰው ቀስ የሚሉት በሦስተኛው መርከብ ሁነው «ጌፒዶች» (በጎጥኛ «ቀስ የሚሉ») ተብለው ተሰደቡ። ይህ በታሪክ የታወቀው የጌፒዶች ወገን ነበር። የስዊድን ታሪክ ጸሐፊ ዮሐንስ ማግኑስ 1546 ዓ.ም. ስለ ቤሪክ ብዙ ይጨምራል። በ1722 ዓክልበ. ግድም የስዊዶችና የጎጦች ነገዶች አዋሐደ፤ ነገር ግን የሕዝብ ቁጥርና የወንበዴ ቁጥር ለአገሩ ይበዛ ነበር። ከባልቲክ ማዶ የነበሩት ሕዝቦች፣ ኤስቶናውያን፣ ሊቮናውያን፣ ፊንላንዳውያን፣. ኩሬቴስና ኡልመሩጋውያን ሲሆኑ የጎጣውያን ጓደኞች አልነበሩም። ስለዚህ በ1683 ዓክልበ."} {"id": "49260", "contents": ""} {"id": "49272", "contents": "ፓፓ ዮዓነስ ፓውሉስ (ዮሐንስ ጳውሎስ) 2ኛ፣ ልደት ስም ካሮል ቮይቲዋ (1912 ዓም ጣልያን ተወለዱ) ከ1971 እስከ 1997 ዓም ድረስ የሮሜ ፓፓ ወይም የሮማን ካቶሊክ መሪ ነበሩ።"} {"id": "49290", "contents": "ክም ጆንግ ኢል (1933-2004 ዓም) ከ1990 እስከ 2004 ዓም ድረስ የስሜን ኮርያ መጀመርያ ፕሬዚዳንት / ሊቀ መንበር ነበሩ። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "49302", "contents": "ዙዙ ከሥነ ቅርስ እንደሚታወቅ ከአኒታ በኋላ በካነሽ የነገሠ ንጉሥ ነበር። ይህ ምናልባት 1637-1628 ዓክልበ. ነበር። ማዕረጉ «የአሕላዚና ታላቅ ንጉሥ» ሲሆን፣ «አሕላዚና» ምናልባት ያንጊዜ የካነሽ መንግስት ስያሜ እንደ ነበር የሚል አስተያየት አለ። ስለርሱ ዘመን ግን ብዙ አይታወቅልንም። የተገኘው ማኅተሙ የበሬ ስዕል አለበት። በመጨረሻው በካነሽ የነበረው የአሦር መንግሥት ካሩም (የንግድ ጣቢያ) በሻላቲዋራ ንጉሥ እጅ እንደ ጠፋ ይታወቃል። የዙዙ ዋና አለቃ ወይም ሚኒስትሩ ስም ኢሽታር-ኢብራ ተባለ። በዙዙ ቤተ መንግሥት ውስጥ «ዋናው ዋንጫ ተሸካሚ» የሚል ማዕረግ የነበረው ሰው ቱዳሊያ እንደ ተባለ ሲታወቅ፣ ምናልባት ካነሽ ከጠፋ በኋላ በኬጥያውያን መንግሥት ሰነዶች ዘንድ መሥራቹ የኬጢያውያን ንጉሥ ቱዳሊያ ይሆናል የሚል አስተሳሰብ አለ። እንዲህ ቢመስልም በታሪካዊ ሰነዶች ጉድለት ምክንያት ይህ ወቅት አሁን እርግጥኛ አይደለም።"} {"id": "46674", "contents": "እነዚህ ፲፰ ክፍለ ሃገራት የሱዳን ሪፐብሊክ ይመሰርታሉ፦"} {"id": "46686", "contents": "ማኒቶባ በካናዳ የሚገኝ ክፍላገር ነው። ዋና ከተማው ውንፐግ ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "46776", "contents": "አልፕስ ተራሮች በአውሮጳ የሚገኝ የተራሮች ሰንሰለት ነው። በፈረንሣይ፣ ስዊዘርላንድ፣ ጣልያን፣ ጀርመን፣ ሊክተንስታይን፣ ኦስትሪያ እና ስሎቬኒያ የካፈላሉ።"} {"id": "46788", "contents": "ቸናይ፣ ከ1988 ዓም ቀድሞም መድራስ የሕንድ ከተማ ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "46794", "contents": "ኮርሲካ (ፈረንሳይኛ፦ Corse /ኮርስ/) በሜድትራኒያን ባሕር የሚገኝ የፈረንሳይ ደሴት ክፍላገር ነው።"} {"id": "44934", "contents": "መስተዋድድ በስም ወይም ስምን መስለው በሚገኙ ቃላት ላይ እየተጫነ ገብቶ በዐረፍተ ነገር ውስጥ የንግግርን ዝምድና የሚያሳይ ቃል ነው። የመስተዋድድ ትርጓሜ አስማሚ ወይም አዋሃጅ እንደ ማለት ነው። ምሳሌ:- እሱ በዱላ መታኝ ። እሱ በወንበር ላይ ተቀመጠ። እሱ ከልጁ ጋር ይጫወታል። በዚህ በተሰጠው ምሳሌ መሰረት መስተዋድዶቹ በ ፣ በ ፣ ላይ ፣ ከ ፣ ጋር ናቸው። (ይህ ቋንቋ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "44946", "contents": "የፈለክ ቋንቋ (Lingwa de planeta /ሊንግዋ ደ ፕላኔታ/, LDP) በድሚትሪ ኢቫኖቭና ኣናስታስቲያ ሊሰንኮ በ፳፻፪ ዓ.ም. የተፈጠረ ሰው ሠራሽ ቋንቋ ነው። የጌታ ጸሎት:- Nuy Patra kel es pa swarga, hay Yur nam santefai, hay Yur reging lai, hay yur vola fulfil i pa arda kom pa swarga. Dai ba a nu nuy pan fo jivi sedey e pardoni ba a nu nuy deba, kom nu pardoni toy-las kel debi a nu. Bye dukti nu inu temta e protekti nu fon bada. ኑይ ፓትራ ኬል ኤስ ፓ ስዋርጋ፣ ሃይ ዩር ናም ሳንቴፋኢ፣ ሃይ ዩር ሬጊንግ ላኢ፣ ሃይ ዩር ቮላ ፉልፊል ኢ ፓ ኣርዳ ኮም ፓ ስዋርጋ. ዳኢ ባ ኣ ኑ ኑይ ፓን ፎ jኢቪ ሴዴይ ኤ ፓርዶኒ ባ ኣ ኑ ኑይ ዴባ፣ ኮም ኑ ፓርዶኒ ቶይ-ላስ ኬል ዴቢ ኣ ኑ. ብዬ ዱክቲ ኑ ኢኑ ቴምታ ኤ ፕሮቴክቲ ኑ ፎን ባዳ. ድረ ገጽ"} {"id": "50724", "contents": "የሐዋርያት ሥራ ፮ በአዲስ ኪዳን ፭ኛ መጽሐፍ \"የሐዋርያት ሥራ\" ውስጥ የሚገኝ ሲሆን \"ስድስተኛው ምዕራፍ\" ነው ። የሚያተኩረውም በቀዳሚ ሰማዕት ቅዲስ እስጢፋኖስ የመንፈሳዊ ተጋድሎ ሥራዎች ላይ ነው ። ይህም በ፲፭ ንዑስ ክፍሎች ይካተታል ። የሐዋርያት ሥራ ምዕራፍ ፮ 1፤በዚህም፡ወራት፡ደቀ፡መዛሙርት፡እየበዙ፡ሲኼዱ፡ከግሪክ፡አገር፡መጥተው፡የነበሩት፡አይሁድ፡በይሁዳ፡ ኖረው፡በነበሩት፡አይሁድ፡አንጐራጐሩባቸው፥በየቀኑ፡በተሠራው፡አገልግሎት፡መበለቶቻቸውን፡ችላ፡ ይሉባቸው፡ነበርና። 2፤ዐሥራ፡ኹለቱም፡ደቀ፡መዛሙርት፡ዅሉን፡ጠርተው፡እንዲህ፡አሏቸው፦የእግዚአብሔር፡ቃል፡ትተን፡ ማእዱን፡እናገለግል፡ዘንድ፡የሚገ፟ባ፟፡ነገር፡አይደለም። 3፤ወንድሞች፡ሆይ፥በመልካም፡የተመሰከረላቸውን፡መንፈስ፡ቅዱስና፡ጥበብም፡የሞላባቸውን፡ሰባት፡ሰዎች፡ ከእናንተ፡ምረጡ፥ለዚህም፡ጕዳይ፡እንሾማቸዋለን፤ 4፤እኛ፡ግን፡ለጸሎትና፡ቃሉን፡ለማገልገል፡እንተጋለን። 5፤ይህም፡ቃል፡ሕዝብን፡ዅሉ፡ደስ፡አሠኛቸው፤እምነትና፡መንፈስ፡ቅዱስም፡የሞላበትን፡ሰው፡ እስጢፋኖስን፡ፊልጶስንም፡ጵሮኮሮስንም፡ኒቃሮናንም፡ጢሞናንም፡ጳርሜናንም፡ወደ፡ይሁዲነት፡ገብቶ፡የነበረውን፡ የአንጾኪያውን፡ኒቆላዎስንም፡መረጡ። 6፤በሐዋርያትም፡ፊት፡አቆሟቸው፥ከጸለዩም፡በዃላ፡እጃቸውን፡ጫኑባቸው። 7፤የእግዚአብሔርም፡ቃል፡እየሰፋ፡ኼደ፥በኢየሩሳሌምም፡የደቀ፡መዛሙርት፡ቍጥር፡እጅግ፡እየበዛ፡ ኼደ፤ከካህናትም፡ብዙ፡ሰዎች፡ለሃይማኖት፡የታዘዙ፡ኾኑ። 8፤እስጢፋኖስም፡ጸጋንና፡ኀይልን፡ተሞልቶ፡በሕዝቡ፡መካከል፡ድንቅንና፡ታላቅ፡ምልክትን፡ያደርግ፡ነበር። 9፤የነጻ፡ወጪዎች፡ከተባለችው፡ምኵራብም፡ከቀሬናና፡ከእስክንድርያም፡ሰዎች፡ከኪልቅያና፡ከእስያም፡ ከነበሩት፡አንዳንዶቹ፡ተነሥተው፡እስጢፋኖስን፡ይከራከሩት፡ነበር፤ 10፤ይናገርበት፡የነበረውንም፡ጥበብና፡መንፈስ፡ይቃወሙ፡ዘንድ፡አልቻሉም። 11፤በዚያን፡ጊዜ፦በሙሴ፡ላይ፡በእግዚአብሔርም፡ላይ፡የስድብን፡ነገር፡ሲናገር፡ሰምተነዋል፡የሚሉ፡ሰዎችን፡ አስነሡ። 12፤ሕዝቡንና፡ሽማግሌዎችንም፡ጻፊዎችንም፡አናደዱ፥ቀርበውም፡ያዙት፡ወደ፡ሸንጎም፡አመጡትና፦ 13፤ይህ፡ሰው፡በዚህ፡በተቀደሰው፡ስፍራ፡በሕግም፡ላይ፡የስድብን፡ነገር፡ለመናገር፡አይተውም፤ 14፤ይህ፡የናዝሬቱ፡ኢየሱስ፡ይህን፡ስፍራ፡ያፈርሰዋል፡ሙሴም፡ያስተላለፈልንን፡ሥርዐት፡ይለውጣል፡ሲል፡ ሰምተነዋልና፥የሚሉ፡የሐሰት፡ምስክሮችን፡አቆሙ። 15፤በሸንጎም፡የተቀመጡት፡ዅሉ፡ትኵር፡ብለው፡ሲመለከቱት፡እንደ፡መልአክ፡ፊት፡ኾኖ፡ፊቱን፡አዩት።"} {"id": "50742", "contents": "ስለ አዘዞ ከተማ የሚያመለክት ትንሽ ሃተታ አዘዞ የተባለችው ከተማ በሽማግሌዎችና ሊቃውንት አንደበት ሲነገር የነበረው አፈ ታሪክ የስሟ ትርጓሜ አንዲህ ነው፡፡ ይህች አዘዞ የተባለች ከተማ የጎንደር ነገስታት በሞቱ ጊዜ ይቀበሩባት ነበር፡፡ የን ግዜም ሲሞቱ የትዕዛዛቸውና የኑዛዜአቸው ቃል ከመቃብረ መንግስት መዝገብ ውስጥ እንዲገኝ እያሉ ከሞቱ በኋላ የሚሆነውን የኑዛዜአቸውንና የትዕዛዛቸውን ቃል ስለሚያስቀምጡበት ያዘዙበት ወይም የተናዘዙበት ቦታ በማለት ፈንታ ከዘመን ብዛት አዘዞ ተባለች እንጂ ጥን ስሟ አዝዞ ወይም ተናዝዞ ሞተ ማለት ነው፡፡ ምንጭ፡ አባ ጋስፖሪኒ ጉማ፤ የኢትዮጵያ ታሪክ፤ ከረጅሙ ባጭሩ የተውጣጣ፡፡"} {"id": "46950", "contents": "ኒጄር ወንዝ በጊኔ፣ ማሊ፣ ኒጄር፣ ቤኒን፣ ናይጄሪያ የሚፈስስ ታላቅ ወንዝ ነው።"} {"id": "46956", "contents": "ጨው ባሕር ደግሞ ሙት ባህር ወይም dead sea ይባላል። ይሄን ስያሜዉን ያገኘዉ በቅርቡ ሲሆን ከዚህ ቀደም ጨዉ ባህር በመባል ይታወቅ ነበር። በዮርዳኖስና በእየሩሳሌም መካከል ይገኛል። የሚገርመዉ ነገር ምንድነዉ ይህ ባህር ከተለመዱት የባህር አካላት በተቃራኒዉ ማንሳፈፍ እንጂ ማስመጥ አያዉቅም በዚህ ምክንያት በየቀኑ ብዙ ሺህ ቱሪስቶች ይጎበኙታል። እድሉን አግኝተህ ይህን አስገራሚ ባህር ለመጎብኘት ከበቃህ ዋና መቻል አይጠበቅበህም ምክንያቱም ሙት ባህር ላይ እንኳንስ መዋኘት ተኝተህ ጋዜጣ ማንበብ ትችላለህና። ሙት ባህር የሚለውን ስያሜውን ያገኘው ምንም አይነ ህይወት ያለው ነገር በውስጡ ስለማይኖር ነው ። የሙት ባህር ውሃ ለመጠጥ አይሆንም ምክንያቱ ደግሞ በጣም የሚያስጠላ ሽታ ስላለው ነው። በዚሁ ምክንያት ሙት ባህር ውስጥ ታጥበው ሲወጡ ማንም ሊጠጋዎት አይፈልግም ።"} {"id": "47010", "contents": "ፈርዲናንድ ማርኮስ 10ኛው ፊሊፒንስ ፕሬዚዳንት ሆነዋል።  (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "48546", "contents": ""} {"id": "48558", "contents": "የኦርኾን ጽሑፎች በ724 ዓም በአሁኑ ሞንጎሊያ በኦርኾን ወንዝ ሸለቆ በጥንታዊ ቱርክኛና በቻይንኛ በጎክቱርክ መንግሥት አለቆች የተቀረጹ ሐውልቶች ናቸው። ያስቀረጹዋቸው መሪዎች ቢልጌ ቃጋንና ወንድሙ ኩል ቲጊን ነበሩ። ጥንታዊ ቱርክኛ እና ቅድመ-ቱርክኛ ከዘመናዊ ቱርክኛ በጣም አይለዩም። እነዚህ ጽሑፎች በማንኛውም የቱርኪክ ቋንቋዎች ቤተሠብ ከሁሉ ቅድመኛ የታወቁት ናሙናዎች ናቸው። የተጻፈበት የኦርኾን ጽሕፈት በተባለው ጥንታዊ ቱርክኛ አልፋቤት ነበረ። ጽሕፈቶቹ የቱርኮች ታሪክ ይናገራሉ፤ የተንግሪስም እምነት ተከታዮች መሆናቸውን ይገልጻሉ። ጥንታዊ ቱርኮች ዘላኖችና ወራሪዎች ሲሆኑ፣ ቅዱስ ዋና ከተማቸው «ኦቱከን» በኦርኾን ወንዝ ሸለቆ (በአሁኑ ሞንጎሊያ) እንደ ተገኘ ይገልጻሉ። «ኦቱከን ከእርሱ አገራት ሊገዙ የሚቻልበት ቦታ ነው... ሁልጊዜ ከኦቱክን ብትገዙ ከዚያም ቅፍለቶችን ብትልኩ ምንም ችግር አይኖርህም...» በጽሑፎቹም ደግሞ መሪያቸው (ቃጋናቸው) ቢልጌ እንደሚተርከው፣ ቅድም-አያቶቹ ወደ አራት አቅጣጮቹ ዘምተው ጎረቤቶቻቸውን ሁሉ ይገዙ ነበር፤ ነገር ግን ከዚያ በኋላ ቱርኮች ወደ ቻይና ቀርበው፣ ቻይናዎች በወርቅ፣ ብር፣ ማሽላ (አረቄ) እና በተለይ በሐር ሀብታሞች ስለ ነበሩ ቱርኮቹን አታለሏቸው፣ መጥፎ ሐር ለሚርቁ፣ ጥሩ ሐር ለሚቀርቡ ሕዝቦች እንሰጣለን በማለት እንዲቀርቡ አታለሏቸውና በየጥቂቱ ተገዥ አደረጓቸው፣ ቱርኮችም ለሀምሳ አመታት ለቻይናውያን ተገዥ ሆኑ። ሆኖም የቢልጌ አባት በአመጽ ቱርኮቹን አስነስቶ ከቻይና አምልጠው ወደ ኦርኾን ተመለሱና እንደገና አሸናፊዎች ሆኑ ይላል። ትርጉሙ በሙሉ (በእንግሊዝኛ፣ 'texts' ይጫኑ) (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "48570", "contents": "ቅንነትና ታማኝነት ሁለት ሦሥት ቅንነትና ታማኝነት** (ኢኸላስ) እንዲሁም ተነሳሽነት (ኒያህ በማንኛውም ንግግርና ተግባር ግልፅ ይሁን ድብቅ አላህ እንዲህ ብሉያል አላህን ሃይማኖትን ለእርሱ ብቻ አጥሪዎች፣ ቀጥተኞች ኾነው ሊግገዙት፣ ሶላትንም አስተካክለው ሊሰግዱ ዘካንም ሊሰጡ እንጅ ያልታዘዙ ሲኾኑ (ተለያዩ)፡፡ ይህም የቀጥተኛይቱ (ሃይማኖት) ድንጋጌ ነው፡፡ ( አልብይዮነህ) 5 አላህን ሥጋዎቿም ደሞቿም ፈጽሞ አይደርሰውም፡፡ ግን ከእናንተ የሆነው ፍራቻ ይደርሰዋል፡፡ (አልሀጅ 37) በደረቶቻችሁ ውስጥ ያለውን ነገር ብትደብቁ ወይም ብትገልፁት አላህ ያውቀዋል፡፡ ( አል ኢምራን 29) 1, ዑመር ኢብኑ አልኸጣብ (ረ,ዐ) እንዳስተላለፉት የአላህ መልክተኛ (ሶ,ዐ,ወ)እንዲህ ብለዋል ስራ የሚለካው በሀሳብ (በኒይያህ ) ነው። ማንኛውምንም ሰው ያሰበውን ያገኛል ። ስደቱ ወደ አላህና መልክተኛው የሆነ ስደቱ ወደ አላህና መልክተኛው ነው የስደቱ ግብ አለማዊ ጥቅም (ዱንያ) ወይም አንዲት ሴትን ሊያገባት ከሆነ፣ ስደቱ ለተሰደደበት አላማ ነው ። ( ቡኻሪና ሙስሊም) ከሀዲሱ የምንማራቸው ቁምነገሮች አንድ ተግባር ከመከናወኑ በፊት መልካም ተነሳሽነት (ኒይያህ) አስፈላጊ እንደሆነ ዑለሞች ተስማምተውበታል ። የዚያን ተግባር ምንዳ ማግኘት ይቻል ዘንድ ። ግና ማንኛውንም ተግባር ተቀባይነት ይኖረው ዘንድ የግድ ኒይያህ ያስፈልገዋል ወይስ አያስፈልገውም?"} {"id": "48588", "contents": "ዋኅታንህ ኪካቢዜ (1938፣ ትብሊሲ፣ ሶቪዬት_ሕብረት) የጂዮርጂያ ተዋናይ ነው። ሚሚኖ (1977) ንግሥት (2008)"} {"id": "48594", "contents": "ሱንግክዩንኳን ዩኒቨርሲቲ በሶውል፣ ደቡብ ኮርያ የሚገኝ ዩኒቨርሲቲ ነው። በዘመናት ላይ ብዙ ስሞች ኖረውታል፦ 364 ዓም. - ታይሃክ 674 ዓም. - ጉክሃክ 985 ዓም - ጉክጃጋም 1290 ዓም - ሰንግዩንጓን 1350 ዓም - ጉክጃጋም 1354 ዓም - ሱንግዩንጓን 1391 ዓም - ሱንግክዩንኳን 1902 ዓም - ግዩንግሃኰን 1937 ዓም - ሱንግክዩንኳን መጀመርያው የተመሠረተው በ364 ዓም በንጉሥ ሶሱሪም ሲሆን የኮንፉክዩስ ተቋም ነበረ።"} {"id": "50856", "contents": "የአካባቢ ሳይንስ የአካባቢው ጥናት ሲሆን «አካባቢ» የምንለው በዙሪያችን የሚገኘውን ህይወት ያለውና የሌለውን ነገር ሁሉ ነው። (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "50904", "contents": "የወላይታ ታርክ ለመፃፍ እንዲህ ቀላል አይደለም ሆኖም ግን ወደ ወላይታ ታርክ ከመሄደ በፍት ሁለም በውስጠ የምመላለስ ነገር ልፃፍ። ይህንን ስፅፍ ከምንም አይነት ፖሌቲካ ጉዳይ ተነስቼ እንዳልሆ እንዱቲገነዘቡ ፈልጋለው።"} {"id": "50934", "contents": "ብላቴ ወንዝ በማዕከላዊ ደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ የሚገኝ ወንዝ ነው። መነሻውን የሚያደርገው ከጉራጌ ዞን ተራሮች በስተደቡብ ምዕራብ ዝቅታ ስፍራ ነው። ቦታውም በዚህ 6°2′N 38°7′E / 6.033°N 38.117°E / 6.033; 38.117 ይገኛል። መድረሻው ደግሞ አባያ ሐይቅ ነው። ዴቪድ ቡክሰን ስለጥቅሙ ስጽፍ ሲዳማን እና ወላይታን እንደሚያዋን ገልጿል። ^ David Buxton, Travels in Ethiopia, second edition (London: Benn, 1967), pp. 98f"} {"id": "47310", "contents": "ሢንጅያንግ ዊግር ራስ-ገዥ ክልል የቻይና ሕዝባዊ ሪፐብሊክ ክፍላገር ነው።"} {"id": "47328", "contents": "ቴክ ቶክ ዊስ ሰሎሞን (Tech Talk with Solomon ማለት «የቴክኖሎጂ ውይይት ከሰሎሞን ጋራ» ከ2004 ዓም ጀምሮ በEBS ጣቢያ የሚታይ ከሰሎሞን ካሣ ጋር ስለ ቴክኖሎጂና የመረጃ ኅብረተሠብ የሚነካ አማርኛ ቴሌቪዥን ትርዒት ነው። ሆኖም የሚታይበት ድረ ገጹ በእንግሊዝኛ ነው። (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) ^ Tech Talk with Solomon Kassa"} {"id": "4959", "contents": "1 January 1683 - 8 September 1683 እ.ኤ.ኣ. = 1675 ዓ.ም. 9 September 1683 - 31 December 1683 እ.ኤ.ኣ. = 1676 ዓ.ም."} {"id": "4965", "contents": "1 January 1680 - 7 September 1680 እ.ኤ.ኣ. = 1672 ዓ.ም. 8 September 1680 - 31 December 1680 እ.ኤ.ኣ. = 1673 ዓ.ም."} {"id": "4971", "contents": "1 January 1677 - 7 September 1677 እ.ኤ.ኣ. = 1669 ዓ.ም. 8 September 1677 - 31 December 1677 እ.ኤ.ኣ. = 1670 ዓ.ም."} {"id": "3795", "contents": "ማድሪድ (Madrid) የእስፓንያ ዋና ከተማ ነው። ስሙ በሮማይስጥ (/ማትሪኬ/) ሆኖ ከ2ኛው ክፍለ ዘመን ጀምሮ ይታወቃል። በ1553 ዓ.ም. የእስፓንያ መንግሥት ግቢ ከቫያዶሊድ ወደ ማድሪድ ተዛወረ። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 8,561,748 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 3,228,359 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 40°25′ ሰሜን ኬክሮስ እና 03°43′ ምዕራብ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል።"} {"id": "3909", "contents": "Play media ኤስቶኒያ በባልቲክ ባሕር ላይ የተገኘ አገር ሲሆን 1.4 ሚሊዮን ያህል ሕዝብ ይኖሩበታል። መደበኛ ቋንቋቸው ኤስቶንኛ የፊንላንድኛ ዘመድ ነው። የኤስቶኒያ ብሔር ከጥንት ጀምሮ በአገሩ ኑረዋል። እስከ 13ኛው ክፍለ ዘመን ድረስ አረመኔ አገር ነበረ፤ ያንጊዜ ክርስቲያን መስቀለኞች ያዙት። በ16ኛው ክፍለ ዘመን ከፕሮቴስታንት እንቅስቃሴና ከጦርነቶች በኋላ ኤስቶኒያ ለስዊድን ሥልጣን ወጣ፣ በ1713 ዓ.ም. ወደ ሩስያ ተዛወረ። በዚህ ዘመን ሁሉ ግን እስከ 1808 ዓ.ም. ድረስ የኤስቶኒያ ሕዝብ ገበሬዎች ሆነው የጀርመን ገዢዎች ነበሩዋቸው። ጀርመኖች በ1ኛው ዓለማዊ ጦርነት ወርረው የሶቭየት ኅብረት በተነሣ ጊዜ ኤስቶኒያ ነጻ መንግሥት ሆነ። በ1932 ዓ.ም. ግን የሶቭየት ኅብረት በግፍ ጨመረው። ዩናይትድ ስቴትስ ይህንን አድራጎት መቸም አልተቀበለም። የሶቭየት ህብረት በ1983 ዓ.ም. በወደቀበት ዘመን ኤስቶኒያ ዳግመኛ ነጻ ሪፐብሊክ ሆነ። ፓርላማውና ጠቅላይ ሚኒስትሩ በዲሞክራስያዊ ምርጫ ይመረጣሉ። በ1996 ዓ.ም. የአውሮፓ ኅብረት እንዲሁም የናቶ አባል ሆነ። ከ2003 ዓ.ም. ጀምሮ መደበኛ ገንዘቡ ዩሮ ሆኗል። ብዙ ኗሪዎች ከአገሩ በመውጣታቸው፣ የልደትም ቁጥር በቂ ባለመሆኑ የኤስቶኒያ ሕዝብ ቁጥር ከ1983 ዓ.ም. ጀምሮ በየዓመቱ እየተቀነሰ ሆኗል። ኤስቶኒያ በዘመናዊው መረጃ ኅብረተሠብ ከፍተኛ ሚና ወስዷል፤ የተደረጀ ኢንተርነት መንግሥት አገልግሎት አለው። ለመሆኑ አሁን ትኩስ የሆነ መስሪያ ስካይፕን የፈጠረው ድርጅት ከኤስቶኒያ ነው። ይህም ድርጅት ከ10 አመት በፊት ትኩስ የነበረውን ካዛዓ ፈጠረ። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "5961", "contents": "1 January 1186 - 4 September 1186 እ.ኤ.ኣ. = 1178 ዓ.ም. 5 September 1186 - 31 December 1186 እ.ኤ.ኣ. = 1179 ዓ.ም."} {"id": "5967", "contents": "1 January 1183 - 5 September 1183 እ.ኤ.ኣ. = 1175 ዓ.ም. 6 September 1183 - 31 December 1183 እ.ኤ.ኣ. = 1176 ዓ.ም."} {"id": "5013", "contents": "1 January 1656 - 7 September 1656 እ.ኤ.ኣ. = 1648 ዓ.ም. 8 September 1656 - 31 December 1656 እ.ኤ.ኣ. = 1649 ዓ.ም."} {"id": "6003", "contents": "1 January 1165 - 4 September 1165 እ.ኤ.ኣ. = 1157 ዓ.ም. 5 September 1165 - 31 December 1165 እ.ኤ.ኣ. = 1158 ዓ.ም."} {"id": "6039", "contents": "1 January 1147 - 5 September 1147 እ.ኤ.ኣ. = 1139 ዓ.ም. 6 September 1147 - 31 December 1147 እ.ኤ.ኣ. = 1140 ዓ.ም."} {"id": "6051", "contents": "1 January 1141 - 4 September 1141 እ.ኤ.ኣ. = 1133 ዓ.ም. 5 September 1141 - 31 December 1141 እ.ኤ.ኣ. = 1134 ዓ.ም."} {"id": "6063", "contents": "1 January 1135 - 5 September 1135 እ.ኤ.ኣ. = 1127 ዓ.ም. 6 September 1135 - 31 December 1135 እ.ኤ.ኣ. = 1128 ዓ.ም."} {"id": "7221", "contents": "1 January 565 - 30 August 565 እ.ኤ.ኣ. = 557 ዓ.ም. 31 August 565 - 31 December 565 እ.ኤ.ኣ. = 558 ዓ.ም."} {"id": "7227", "contents": "1 January 562 - 30 August 562 እ.ኤ.ኣ. = 554 ዓ.ም. 31 August 562 - 31 December 562 እ.ኤ.ኣ. = 555 ዓ.ም."} {"id": "7575", "contents": "1 January 391 - 30 August 391 እ.ኤ.ኣ. = 383 ዓ.ም. 31 August 391 - 31 December 391 እ.ኤ.ኣ. = 384 ዓ.ም."} {"id": "7581", "contents": "1 January 388 - 29 August 388 እ.ኤ.ኣ. = 380 ዓ.ም. 30 August 388 - 31 December 388 እ.ኤ.ኣ. = 381 ዓ.ም."} {"id": "7593", "contents": "1 January 382 - 29 August 382 እ.ኤ.ኣ. = 374 ዓ.ም. 30 August 382 - 31 December 382 እ.ኤ.ኣ. = 375 ዓ.ም."} {"id": "7599", "contents": "1 January 379 - 30 August 379 እ.ኤ.ኣ. = 371 ዓ.ም. 31 August 379 - 31 December 379 እ.ኤ.ኣ. = 372 ዓ.ም."} {"id": "4059", "contents": "ግንቦት ፳፮ ቀን፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪፻፷፮ኛው ዕለት ሲሆን፤ የፀደይ (በልግ)ወቅት ፷፩ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፻ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፺፱ ቀናት ይቀራሉ። ፲፱፻፶፬ ዓ/ም - የ’ኤየር ፍራንስ’ ‘ቦይንግ’ ፯፻፯ አየር ዠበብ ከፓሪስ ኦርሊ ማረፊያ ተነስቶ ወደ አትላንታ ለመብረር ሲነሳ በደረሰበት አደጋ ፻፴ መንገደኞችና የዓየር መንገዱ ባልደረቦች ሞተዋል። ፲፱፻፶፭ ዓ/ም - የአሜሪካው ‘ኖርዝ ዌስት ኤየርላይንስ’ (Northwest Airlines) ዲ-ሲ-፯ አየር ዠበብ በረራ በሰላማዊ ውቅያኖስ ላይ ውድቆ ሲሰምጥ ፻፩ ሰዎች ሕይወታቸውን አጥተዋል። ፲፱፻፷፭ ዓ/ም - በኮንኮርድ አየር ዠበብ አምሳል የተሠራው የሶቪዬት ቱፖሌቭ ቲ-ዩ-፻፵፬ (Tupolev Tu-144) ፈረንሳይ ላይ በደረሰበት የበረራ አደጋ ሲከሰከስ ፲፬ ሰዎች ሞተዋል። ፲፱፻፺፰ ዓ/ም - የቀድሞዋ ዩጎዝላቪያ አካላት የነበሩት ሰርቢያ እና ሞንቴኔግሮ የውሕደት ስምምነታቸውን በሞንቴኔግሮ የሉዐላዊነት አዋጅ ምክንያት ሰረዙ። ፲፯፻፷፭ ዓ/ም - የዓፄ በካፋ ሚስት የነበሩት እቴጌ ምንትዋብ በዚህ ዕለት አርፈው በቁስቋም ደብረ ጸሐይ ማርያም ቤተ ክርስቲያን ተቀበሩ። መርስዔ ኀዘን ወልደ ቂርቆስ፣ ዕለታዊ የታሪክ ድርጊት - የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን የመጀመሪያው ፓትረያርክ (፲፱፻፶፩ ዓ/ም) (እንግሊዝኛ) http://news.bbc.co.uk/onthisday/hi/dates/stories/june/3/newsid_3007000/3007265.stm (እንግሊዝኛ) http://en.wikipedia.org/wiki/June_3"} {"id": "5169", "contents": "1 January 1578 - 7 September 1578 እ.ኤ.ኣ. = 1570 ዓ.ም. 8 September 1578 - 31 December 1578 እ.ኤ.ኣ. = 1571 ዓ.ም."} {"id": "5175", "contents": "1 January 1575 - 8 September 1575 እ.ኤ.ኣ. = 1567 ዓ.ም. 9 September 1575 - 31 December 1575 እ.ኤ.ኣ. = 1568 ዓ.ም."} {"id": "5181", "contents": "1 January 1572 - 7 September 1572 እ.ኤ.ኣ. = 1564 ዓ.ም. 8 September 1572 - 31 December 1572 እ.ኤ.ኣ. = 1565 ዓ.ም."} {"id": "7671", "contents": "1 January 343 - 30 August 343 እ.ኤ.ኣ. = 335 ዓ.ም. 31 August 343 - 31 December 343 እ.ኤ.ኣ. = 336 ዓ.ም."} {"id": "7683", "contents": "1 January 337 - 29 August 337 እ.ኤ.ኣ. = 329 ዓ.ም. 30 August 337 - 31 December 337 እ.ኤ.ኣ. = 330 ዓ.ም."} {"id": "7695", "contents": "1 January 331 - 30 August 331 እ.ኤ.ኣ. = 323 ዓ.ም. 31 August 331 - 31 December 331 እ.ኤ.ኣ. = 324 ዓ.ም."} {"id": "7701", "contents": "1 January 328 - 29 August 328 እ.ኤ.ኣ. = 320 ዓ.ም. 30 August 328 - 31 December 328 እ.ኤ.ኣ. = 321 ዓ.ም."} {"id": "7713", "contents": "1 January 322 - 29 August 322 እ.ኤ.ኣ. = 314 ዓ.ም. 30 August 322 - 31 December 322 እ.ኤ.ኣ. = 315 ዓ.ም."} {"id": "5319", "contents": "1 January 1504 - 7 September 1504 እ.ኤ.ኣ. = 1496 ዓ.ም. 8 September 1504 - 31 December 1504 እ.ኤ.ኣ. = 1497 ዓ.ም."} {"id": "7725", "contents": "1 January 316 - 29 August 316 እ.ኤ.ኣ. = 308 ዓ.ም. 30 August 316 - 31 December 316 እ.ኤ.ኣ. = 309 ዓ.ም."} {"id": "5343", "contents": "1 January 1492 - 6 September 1492 እ.ኤ.ኣ. = 1484 ዓ.ም. 7 September 1492 - 31 December 1492 እ.ኤ.ኣ. = 1485 ዓ.ም."} {"id": "7749", "contents": "1 January 304 - 29 August 304 እ.ኤ.ኣ. = 296 ዓ.ም. 30 August 304 - 31 December 304 እ.ኤ.ኣ. = 297 ዓ.ም."} {"id": "5367", "contents": "1 January 1480 - 6 September 1480 እ.ኤ.ኣ. = 1472 ዓ.ም. 7 September 1480 - 31 December 1480 እ.ኤ.ኣ. = 1473 ዓ.ም."} {"id": "7767", "contents": "1 January 295 - 29 August 295 እ.ኤ.ኣ. = 287 ዓ.ም. 30 August 295 - 31 December 295 እ.ኤ.ኣ. = 288 ዓ.ም."} {"id": "7785", "contents": "1 January 286 - 28 August 286 እ.ኤ.ኣ. = 278 ዓ.ም. 29 August 286 - 31 December 286 እ.ኤ.ኣ. = 279 ዓ.ም."} {"id": "5391", "contents": "ኖቪያል (novial) በኦቶ የስፐርሰን በ1920 ዓ.ም. የተፈጠረ ሰው ሠራሽ ቋንቋ ነው። ቃላቱ በተለይ ከጀርመንኛና ከሮማንስ ቋንቋዎች የተመሠረተ ነው። የስፐርሰን በ1935 ዓ.ም. ሲሞቱ ሀሣቡ በሥራ እንዳይውል ተደረገ። በ1980ዎቹ ግን ከኢንተርኔት የተነሣ አዲስ ትኩረት ተሰጥቶታል። እንደ ኤስፔራንቶ ፈጣሪ ዛምንሆፍ ሳይሆኑ የዴንማርክ ዜጋ የሆኑ አቶ የስፐርሰን ባለሙያ የቋንቋ ሊቅ ነበር። በሌሎች ሠው ሠራሽ ቋንቋዎች የተገኘው ቅጥ የሌለው ዘዴ አልወደዱም። ስለዚህ በቋንቋ ጥናት መርሆች ላይ የተመሠረተ ቋንቋ ለመፍጠር ጣሩ። እኔ - ሜ እኛ - ኑስ አንተ / አንቺ - ቩ እናንተ - ቩስ እሱ - ሎ, ሌ እነሱ - ሎስ, ሌስ እሷ - ላ, ሌ እነሷ - ላስ, ሌስ እሱ - ሉ, ሉም (ነገር) እነሱ - ሉስ, ሉሜስ (ነገሮች) ሜ ኦብሰርቫ ቩ - እመለከትሃለሁ ቩ ኦብሰርቫ ሜ - ትመለከተኛለህ አገናዛቢ -n, -en (ን, -ኤን) ለተውላጠ ስም በመጨመር ይመለከታል። ሌ ኤስ ሜን ሁንዴ - የኔ ውሻ ነው። ሌ ኤስ ሜን - የኔ ነው። ኑሴን - የኛ ቩን - ያንተ / ያንቺ ቩሴን - የናንተ ሎን - የሱ ሎሴን - የነሱ ፕሮቴክቴ - መጠበቅ ሜ ፕሮቴክቴ - እጠብቃለሁ ሜ ዲድ ፕሮቴክቴ / ሜ ፕሮቴክቴድ - ጠበቅሁ ሜ ሃ ፕሮቴክቴ - ጠብቄያለሁ ሜ ሃድ ፕሮቴክቴ - ጠብቄ ነበር ሜ ሳል ፕሮቴክቴ - ወደፊት እጠብቃለሁ ሜ ሳል ሃ ፕሮቴክቴ - ወደፊት እጠብቅ ነበር ሜ ሳሌድ ፕሮቴክቴ - ልጠብቅ ነበር ሜ ቩድ ፕሮቴክቴ - እጠብቅ ነበር ሌት ኑስ ፕሮቴክቴ - እንጠብቅ ፕሮቴክቴ!"} {"id": "5463", "contents": "1 January 1434 - 6 September 1434 እ.ኤ.ኣ. = 1426 ዓ.ም. 7 September 1434 - 31 December 1434 እ.ኤ.ኣ. = 1427 ዓ.ም."} {"id": "6633", "contents": "1 January 857 - 1 September 857 እ.ኤ.ኣ. = 849 ዓ.ም. 2 September 857 - 31 December 857 እ.ኤ.ኣ. = 850 ዓ.ም."} {"id": "5493", "contents": "1 January 1419 - 7 September 1419 እ.ኤ.ኣ. = 1411 ዓ.ም. 8 September 1419 - 31 December 1419 እ.ኤ.ኣ. = 1412 ዓ.ም."} {"id": "6651", "contents": "1 January 848 - 1 September 848 እ.ኤ.ኣ. = 840 ዓ.ም. 2 September 848 - 31 December 848 እ.ኤ.ኣ. = 841 ዓ.ም."} {"id": "14211", "contents": "ሀሳቡ ጥልቅ ነገሩ ጥብቅ የአማርኛ ምሳሌ ነው። - ቁም ነገረኛን ሰው ለመግለጽ የሚያገለግል ተረትና ምሳሌ ነው።"} {"id": "14217", "contents": "ሀሳብ ያገናኛል ፍርሀት ያሸኛኛል የአማርኛ ምሳሌ ነው። -"} {"id": "15249", "contents": "ልትደርቅ የደረሰች ምንጭ ጭልጭል ትላለች የአማርኛ ምሳሌ ነው። ልትደርቅ የደረሰች ምንጭ ጭልጭል ትላለች የአማርኛ ምሳሌ ነው። ልትደርቅ የደረሰች ምንጭ ጭልጭል ትላለች የአማርኛ ምሳሌ ነው። ልታልፍ የደረሰች ሕይወት በትንሹ አለሁ አለሁ ትላለች። ምንጭ፦ አዲሱ የምሳሌያዊ አነጋገሮች መጽሐፍ፣ ገጽ ፫፭"} {"id": "14229", "contents": "ሀብታም ሲወድቅ ከሰገነት ድሀ ሲወድቅ ከመሬት የአማርኛ ምሳሌ ነው። - የሃብታም ኑሮ ከድሃ ኑሮ የተሻለ መሆኑን የሚገልጽ ተረትና ምሳሌ ነው።"} {"id": "14235", "contents": "ሀብታም ቢሰጥ አበደረ እንጂ አልሰጠም የአማርኛ ምሳሌ ነው። - ሃብታም ገንዘብ መስጠት እንደማይወድና ምናልባትም ሃብቱ የመጣው ከዚህ ንፉግነቱ እንደሆነ የሚያሳይ ተረትና ምሳሌ።"} {"id": "15267", "contents": "ልፋ ያለው ሊስትሮ እግር ስር ይውላል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "15291", "contents": "ላሜ ቦራ የልጆቼን ነገር አደራ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "14283", "contents": "ሀጢአት ሳያበዙ በጊዜ ይጓዙ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሀጢአት ሳያበዙ በጊዜ ይጓዙ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ብዙ መቆየት ለሃጢያት ይጋብዛል ።"} {"id": "15303", "contents": "ለፍየል ስም አውጣ ቢለው ሞት አይደርስ አለው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "14307", "contents": "ሁለት እግር አለኝ ብሎ ሁለት ዛፍ አይወጡም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሁለት እግር አለኝ ብሎ ሁለት ዛፍ አይወጡም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሁለት ወዶ አይሆንም ።"} {"id": "14319", "contents": "ሁለት ጥፉ ካገር ይጥፉ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሁለት ጥፉ ካገር ይጥፉ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሁለት ጥፉ ካገር ይጥፉ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሁለት ጥፉዎች ስለሆኑ አስወግዷቸው። ምንጭ፦ አዲሱ የምሳሌያዊ አነጋገሮች መጽሐፍ፣ ገጽ 14"} {"id": "14367", "contents": "ዜናነህ መኮንን የቆየ ድምጸ መልካም ጋዜጠኛ ነው። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "10335", "contents": "ደረጀ ከበደ እውቅ የክርስቲያን ዘማሪ፡ የዘመራቸው መዝሙሮች አብዛኛዎቹ ከሕይወቱ ገጠመኝ ጋር የተያያዘ በመሆኑ ልዩ ያረገዋል ደረጀ ከበደ የመጀመሪያ ቋንቋው አማርኛ ቢሆንም በኦሮምኛም ዘምሮአል ። ደረጀ በተለይ በውብ ድምጸ ቅላጤው ሲዘምር የሰሚውን ጆሮና ልብ ያነቃቃል። ዝማሬዎቹ የአብዛኞችን ህይወት ለውጠዋል፥ አፅናንተዋል፥ አንፀዋል የክህደት ትምህርቶችን ገስፀዋል በኢትዮጵያ የፕሮቴስታንት አማኞች ዘንድ በመንግስታት ለተጎዱ ህዝቦች መብት መቆም(injustice) መቃወም የሚያስገፋና መጥፎ ስሞችን የሚያሰጥ ሲሆን ዶ/ደረጀ ከበደ ግን በዝማሬዎቹም በዩትዩብ የምስል ቪዲዮ ኢሰብዐዊነትን ማጋለጡ ለየት ከማድረጉም በልይ ከብዙ ታዋቂ የፕሮቴስታንት አባቶች ጋርም ያመሳስለዋል። ዶ/ር ደረጀ ከበደ የመጀመሪያ ዲግሪውን በአግሮ ኢኮኖሚክስ - በክርስቲያን ትምርህት የማስተርስ ዲግሪ -በ አዲክሽን ስተዲስ የማስተርስ ዲግሪ እና በሄልዝ ሳይንስ በዶክትሬት ተመርቆ እየሠራ ይገኛል።"} {"id": "10341", "contents": "ደራርቱ ቱሉ በ10ሺ ሜትር የኦሎምፒክየመጀመሪያውን የወርቅ ሜዳሊያ ለአፍሪካ ያስገኘች ድንቅዬ ኢትዮጵያዊት ናት። Derartu Tulu (1969-)"} {"id": "10353", "contents": "ገና የኢየሱስ ክርስቶስ ልደት የሚከበርበት ቀን ነው። ስሙ የወጣ ከግሪክ Χριστούγεννα /ቅሪስቶውገና/ ማለትም «የክርስቶስ ልደት» ነው። (ይህ ባሕል ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "10401", "contents": "ብስክሌት በሁለት ጎማ የሚዘወርና በሰው ኃይል የሚነዳ ነገር ነው። ስሙ የወጣ ከፈረንሳይኛ bicyclette /ቢሲክለት/ ሲሆን ይህም ከግሪክ ቢ- (ሁለት) እና ኪውክሎስ (መንኮራኩር) ደረሰ። መጀመርያ 2 መንኮራኩር ያለው መኪና የተፈጠረው በጀርመን ዜጋ ባሮን ካርል ቮን ድራይስ በ1810 ዓ.ም. ሲሆን እሱ ግን ምንም መወስወሻ አልነበረውም።"} {"id": "10425", "contents": "ፕሬዝዳንት የአንድ ሪፐብሊክ የበላይ ባለስልጣን ነው። ቃሉ ከሮማይስጥ ሲሆን ትርጉሙ «ሊቀ መንበር» ነው። በሮማይስጥ ግሡ praesidere /ፕራይሲዴሬ/ «ሊቀ መንበር መሆን» የመጣ ከprae /ፕራይ/ «በፊት፣ ፊተኛ» እና sidere /ሲዴሬ/ «መቀመጥ» ነው።"} {"id": "10455", "contents": "ሰሎሜ ታደሰ የኢትዮጵያ መንግስት ቃለ አቀባይና በአሜሪካ የኢትዮጵያ ኢምባሲ የበላይ አታሼ ነበሩ። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "10473", "contents": "ኔልሰን ማንዴላ ዘረኛውን የደቡብ አፍሪካ መንግስት በመቃወማቸው ለ27 ዓመት እስር ቤት ማቀዋል። ከእስር ቤት እንደተለቀቁም የመጀመሪያዋ የነጻይቱ የደቡብ አፍሪካ ፕሬዚዳንት ሊሆኑ በቅተዋል። ማን94 ዓመታቸውን ዛረ አከበሩ። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "10713", "contents": "ጌቶ በደቡብ ምዕ. ሸዋ የሚገኝ ከተማ ነው። ^ ሀ ለ (English)\"Falling Rain.com\"."} {"id": "8913", "contents": ""} {"id": "9003", "contents": "ኤድስ አኳየርድ ኢምዩኖደፊሸንሲ ሲንድረም የኤችአይቪየመጨረሻ ደረጃ ነው። ኤችአይቪ ያለበት ሰው ኤድስ ደረጃ ላይ ለመድረስ ብዙ አመታት እንደሚወስድ ጥናት ታረጋግጣል። ኤድስ በኤችአይቪ ሳቢያ የሚመፈጠረው የሰውንት የመከላከያ መዳከም ሲሆን ለተለያዩ በሽታዎች የሚያጋልጥ ደረጃ ነው። አንድ ሰው በኤድስ ሞተ የሚባለው አባባል የተሳሳተ ሆኖ ሳለ በተለያዩ በሽታዎች ተጠቅቶ ነው ወደ ሞት ደረጃ ላይ አንድ ሰው ሊደርስ የሚቻለው። እንዲሁም ቫይረሱ ያለባቸው ሰዎች የፀረ-ኤችአይቪ መዳኒቶችን ሳይጅምሩ የኤድስ ደረጃ ሳይ ሳይርስ ብዙ አመት ሊኖሩ ይችላል። አንድ ሰው የኤድስ ደረጃ ላይ ደረሰ ማለት የሚቻለው የኤችአይቪ ቫይርስ የበሽታ መከላከያ ሃይል ተቁዋማትን ደምስሶ እና ሰውነታችን ከማንኛውም በሽታ የመቁዋቁዋሚያ ሃይሉን በማሳጣት ለተለያዩ ኢንፈክሽኖች ይጋለጣል። የሲዲፎር በመባል የሚታውቀውን በነጭ ደም ሴል ውስጥ የሚገኘውን የሴል ቁጥር (cd4 count) ከ200 በታች በማድረስ የቫይረሱ መጠን በደም ውስጥ እንዲጨምር በማድረግ ለሕይወት ኣደገኛ እና ምቹ ግዝ ተባቂ በመባል የሚታውቁትን በሸታዎች ኦፓርቸንሰቲክ እንፈክሽስ (Opportunistic infections) OIs."} {"id": "9015", "contents": "መስከረም 2 ቀን - የጸረ-አፓርትሃይድ ወኪል ስቲቭ ቢኮ በደቡብ አፍሪካ ፖሊስ ታስሮ ተገደለ። ያልተወሰነ ቀን፦ የስሪ ላንካ መንግሥት አስተዳደር ከኮሎምቦ ወደ ጎረቤቱ ከተማ ወደ ኮቴ ተዛወረ።"} {"id": "2451", "contents": ""} {"id": "14805", "contents": "የመጀመሪያው የልብስ ስፌት መኪና የተፈጠረው የኢንደስትሪ አብዮት በተካሄደበት ዘመን በእንግሊዙ ቶማስ ሴንት 1790 ላይ ነው። ይህ ማሽን የተፈጠረበት ዋና ምክንያት በልብስ ማምረቻ ኩባንያወች ዘንድ የሚካሄደውን የእጅ ስፌት ስራ ለመቀነስ ነበር።"} {"id": "16587", "contents": "ቀድሞ ሰኞን አለመሆን ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "16593", "contents": "ቀጥኜ ቢያዩኝ ሞዴል ነሽ አሉኝ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ቀጥኜ ቢያዩኝ ጅማት ለመኑኝ"} {"id": "14817", "contents": "ለማይሰጥ ሰው ስጡኝን ማን አስተማረው የአማርኛ ምሳሌ ነው። ለማይሰጥ ሰው ስጡኝ ማለትን ማን አስተማረው"} {"id": "14823", "contents": "ለምን ተክዤ አምላክን ይዤ የአማርኛ ምሳሌ ነው። አምላክ ያጽናናል ወይም ደግሞ በትካዜ ጊዜ አምላክህን አስብ ያጽናናሃል የሚል ምክር ነው።"} {"id": "12339", "contents": "ሰንሻይን ኮንስትራክሽን በኢትዮጵያ አሉ ከሚባሉ የኮንስትራክስን ኢንዱስትሪዎች አንዱ ነው። ይህ ድርጅት የተመሰረተው በሚያዚያ 1984 ሲሆን ቀስ በቀስ በ1993 ወደ ሃላፊነቱ የተወሰነ የግል ኩባንያነት ተለወጠ። የድርጅቱ መስራች ባለቤትና ዋና ስራ አስኪያጅ አርኪቴክት አቶ ሳሙኤል ታፈሰ ናቸው። ድርጅቱ በሃገሪቱ ውስጥ በተለያዩ ቦታዎች የቤቶችና የመንገድ ስራዎችን በመስራት ይታወቃል። በድርጂቱ ባለቤት ተነሳሽነትም የተለያዩ የእርዳታ አስተዋጽኦዎችን አድርጓል። ድርጅቱ በአሁኑ ጊዜ 1.5 ቢሊዮን የኢትዮጵያ ብር የሚጠጋ ካፒታል ያለው ነው።"} {"id": "14835", "contents": "ለራሱ አያውቅ ነዳይ፤ ቅቤ ለመነ ላዋይ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ለራሱ አያውቅ ነዳይ ቅቤ ለመነ ላዋይ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ለራሱ አያውቅ ነዳይ ቅቤ ለመነ ላዋይ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ለራሱ አያውቅ ጠንቋይ መድኃኒቱን ላዋይ። ምንጭ፦ አዲሱ የምሳሌያዊ አነጋገሮች መጽሐፍ፣ ገጽ ፳"} {"id": "12375", "contents": "የስራ ቋንቋ በአንድ ሀገር ውስጥ ብሔራዊ ቋንቋ ነው። ይህም ማለት በሀገሪቱ ፍርድ ቤት፣ ፓርላማ እና የአስተዳደር ቦታዎች ለመግባቢያነት የሚያገለግል ማለት ነው። ቋንቋው በሀገሪቱ ውስጥ ብዙ ተናጋሪ ባይኖረውም እንኳን የስራ ቋንቋ ተደርጎ ሊወሰድ ይችላል። ለምሳሌ በኒውዚላንድ ማዖሪ የተባለው ቋንቋ በሀገሪቱ ከ5 በመቶ ያልበለጠ ተናጋሪ ቢኖረውም የሀገሪቱ የስራ ቋንቋ ተደርጎ ይጠቀሙበታል።"} {"id": "16695", "contents": "ቅልና ድንጋይ ተማትቶ ሎሌና ጌታ ተሟግቶ የማይሆን ነው ከቶ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ቅልና ድንጋይ ተማትቶ ሎሌና ጌታ ተሟግቶ"} {"id": "16707", "contents": "ቅርንጫፉ እንደዛፉ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የተያያዙ ነገሮችን ለመለየት የሚያገለግል ፈሊጥ"} {"id": "16713", "contents": "ቅቤ ይፍሰስ ከገንፎ አይለፍ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ቅቤ ይፍሰስ ከገንፎ አይተርፍ"} {"id": "10281", "contents": "ወላይትኛ በኢትዮጵያ በተጠቃሚ ብዛት በ4ኛነት የሚመደብና በደቡብ ኢትዮጵያ ውስጥ በሰፊው የሚነገር ቋንቋ ነው። ይህም ብቻ ሳይሆን የሌሎቹ ተቀራራቢ ቋንቋዎች ምንጭ ነው። ወላይትኛ ከሁሉም የኢትዮጵያ ቋንቋዎች በፊት የመጀመሪያው የላቲን ፊደል መጽኃፍ ቅዱስ ታትሞበታል። ከወላይትኛ ጋር ዝምድና ያላቸው ሌሎች ቋንቋዎች ጋሞ-ጎፋ-ዳውሮ እና ኩሎና ኮንታ ናቸው። ባሁኑ ጊዜ በሥልጣን ላይ ያለው የኢሕአዴግ መንግሥት እነኚህን ተቀራራቢ ቋንቋዎች ነገር ግን 25% ትርጓሜዎቻቸው እርስ በርሳቸው በፍጹም የማይገናናኙትን <ዎጋጎዳ> በማለት አዲስ ስያሜ በመስጠት የ1ኛ ደረጃ መማሪያ መጽሃፍ አዘጋጀ። ይሁን እንጂ በተለይ በወላይታ ተወላጆች ዘንድ ኃይለኛ ቁጣን አስነስቶ በተደረገው ሰላማዊ ሰልፍ በርካታ ሰዎች ሕይወታቸውን በማጣታቸው ጉዳዩ የዓለምን ትኩረት ስቦ ነበር። ለምሣሌ ያህል፡ <ኦታ> ማለት በወላይትኛ ሥራ ማለት ሲሆን በጎሙኛ ግን ግብረ ሥጋንኙነት የሚል ትርጓሜ ስላለው ለኅብረተሰቡ ያልተለመደና እጅግ አስነዋሪ ቃል ነው። በአንጻሩ ግን አብዛኛው ቃል ቢመሳሰልም በመጽኃፍ ደረጃ ታትሞ ለልጆች ትምህርት እንዲውል ገዢው መንግሥት በቂ ጥናት ስላላደረገ በቂ ግንዛቤ አልነበረውም። በተመሳሳይ ሁኔታ የዎላይታ ብሄራዊ ክልል ጥያቄ የህዝብ ጥያቄ ሆኖ የዞን አመራሮችና ጥቂት ግለሰቦች ነዉ በማለት ወላይተኛ ተናጋሪዎች መብት ተሟጋቾችን ጨምሮ አፈና ደርሶባቸዋል። በዉስጡ ብዙ ቋንቋውን"} {"id": "10323", "contents": "አህያ አራት እግር ያለው ለማዳ እንስሳ ሲሆን ከባድ ዕቃ በመሸከም ሰውን ይረዳል። በተለይም ዘመናዊ የመጓጓዣ አገልግሎት በሌለበት ሥፍራ አገልግሎት በስፋት ይሰጣል። አህያ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ አጥቢ እንስሳ ነው። ለማዳ አህያ ወይም Equus africanus asinus የመጣ ከአውሬ አህያ Equus africanus ነበር።"} {"id": "14931", "contents": "ለተንኮለኛ ሲሉ ይሰበስባሉ ለቅን ይፈርዳሉ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "14937", "contents": "ለነገረኛ ሰው ጀርባህን ስጠው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "12465", "contents": "ዳርምስታድቲየም(Darmstadtium) የንጥረ ነገሮች ሠንጠረዥ ውስጥ ኬሚካዊ ውክሉ Ds ነው። አቶማዊ ቁጥሩም 110 ነው። የጥንተ፡ንጥር ጥናት (ኬሚስትሪ) በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ ዳርምስታድቲየም የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ። (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "16779", "contents": "ቋጥኛዊ ይዘት ያላቸው ፕላኔቶች በዋናነት ከሲሊኬት ቋጥኝ ወይም ብረት አስተኔ የተገነቡ ፕላኔቶች ናቸው። እነኚህም በሥርዓተ ፀሐይ ውስጥ ወደ ፀሐይ የተጠጉት ፕላኔቶች ናቸው። (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "16803", "contents": "በ1902 ዓ.ም. በፓሪስ፣ ፈረንሳይ የታተመው የአማርኛና ፈረንሳይኛ መዝገበ ቃላት ከጎን ይታያል። ገጾቹን ለማየት ፒዲኤፉን ወደኮምፒውተሮ መጫን (ዳውንሎድ) ያሻል።"} {"id": "3285", "contents": "እሑድ የሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን ሲሆን በቅዳሜ እና በሰኞ መካከል ይገኛል። ሰኞ የሳምንቱ መጀመሪያ ቀን በሆነባቸው አገሮች ግን እሑድ የመጨረሻ ቀን ነው። በብዙ አብያተ ክርስትያናት ዘንድ እሑድ እንደ ሰንበት ይቆጠራል። ሆኖም በሕገ ሙሴ ሰባተኛው ቀን ቅዳሜ ሲሆን ከሥራ ሁሉ እረፍት የሚድረግበት ሰንበት ቅዳሜ ነው። እሑድ ለአረመኔ ሮማውያን ሃይማኖት ጸሐይ ያመለኩበት ቀን ስለ ነበር፣ የሮማ ንጉሥ ቆስጠንጢኖስ በመጋቢት 10 ቀን 313 ዓ.ም. በአዋጅ እሑድ ለሮማ ዜጎች ሁሉ የእረፍት ቀን እንዲሆንላቸው አዘዘ። ጥቂት አመታት ከዚህ በኋላ ቆስጠንጢኖስ ወደ ክርስትና ቢገባም እሑድ በሮማ ሕጋዊ እረፍት ቀን ከመሆኑ አልተቋረጠም። ስለዚህ ነው እሑድ በካቶሊክና በብዙዎቹ አብያተ ክርስትያናት እስከ ዛሬ ድረስ እንደ ሰንበት የሚቆጠረው።"} {"id": "16833", "contents": "ሶድየም የንጥረ ነገሮች ሠንጠረዥ ውስጥ ኬሚካዊ ውክሉ Na ነው። አቶማዊ ቁጥሩም 11 ነው። የጥንተ፡ንጥር ጥናት (ኬሚስትሪ)"} {"id": "16851", "contents": "ይተርቢየም (Ytterbium) የንጥረ ነገሮች ሠንጠረዥ ውስጥ ኬሚካዊ ውክሉ Yb ነው። አቶማዊ ቁጥሩም 70 ነው። የጥንተ፡ንጥር ጥናት (ኬሚስትሪ) በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ ይተርቢየም የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ። (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "16863", "contents": "ጋን በጠጠር ይደገፋል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "16869", "contents": "ተነሲን (Tennessine)፣ ከ2008 ዓም ቀድሞ ዩኔንሴፕቲየም (Ununseptium) በየንጥረ ነገሮች ሠንጠረዥ ውስጥ ጊዜያዊ ኬሚካዊ ውክሉ Uus እና አቶማዊ ቁጥሩ 117 ለሆነ ንጥረ ነገር የተሰጠ ስያሜ ነው። የጥንተ፡ንጥር ጥናት (ኬሚስትሪ) (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "18675", "contents": "ብሬት ሆሊደይ (እ.አ.አ. ከ1904-1977) ታዋቂ አሜሪካዊ ደራሲ ነው። በዋናነት እንግሊዝኛ: Dividend on Death በተሰኘው ስራው ይታወቃል። ‎የአሜሪካዊ ደራሲያን ዝርዝር (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "18687", "contents": "ሄንሪ ሃርናልድ (እ.አ.አ. ከ1861-1905) ታዋቂ አሜሪካዊ ደራሲ ነው። በዋናነት እንግሊዝኛ: The Cardinal's Snuff-box በተሰኘው ስራው ይታወቃል። ‎የአሜሪካዊ ደራሲያን ዝርዝር (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "18723", "contents": "ክላረንስ ሜጀር (ትውልድ 1936 እ.አ.አ.) ታዋቂ አሜሪካዊ ደራሲ ነው። በዋናነት እንግሊዝኛ: Painted Turtle: Woman With Guitar በተሰኘው ስራው ይታወቃል። ‎የአሜሪካዊ ደራሲያን ዝርዝር (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "18741", "contents": "ኢሽሜል ሪድ (ትውልድ 1938 እ.አ.አ.) ታዋቂ አሜሪካዊ ደራሲ ነው። በዋናነት እንግሊዝኛ: Mumbo Jumbo በተሰኘው ስራው ይታወቃል። ‎የአሜሪካዊ ደራሲያን ዝርዝር (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "16947", "contents": "ፈሪ ፈራና እጉድባ ቢተኛ ጆሮውን በላው ያይጥ ቀበኛ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የፍርሃትን አዋራጅነት ያሳያል"} {"id": "16953", "contents": "ፈስቶ ቂጥን መያዝ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የፈሰሰ አይታፈስ"} {"id": "3327", "contents": "(ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "20025", "contents": "ባሏን እጎዳው ብላ እንትኗን በእንጨት ወጋች የአማርኛ ምሳሌ ነው። ባሏን እጎዳለው ብላ ብልቷን በእንጨት ወጋች"} {"id": "20091", "contents": "‘’’ሰኔ ፫ ቀን’’’ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪፻፸፫ኛው ቀን ሲሆን የፀደይ (በልግ)ወቅት ፷፰ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፺፫ ቀናት፣ በዘመነ ዮሐንስ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፺፪ ቀናት ይቀራሉ። ፲፱፻፷፩ ዓ/ም - የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት መንግሥት ከውጭ የተገኘ ገንዘብ በመጠቀም የመንግሥትን ሥርዓት ለማናጋት ሽብርተኝነት አካሂዳችኋል ብሎ የወነጀላቸውን፤ ታምራት ከበደን፤ሄኖክ ክፍሌን እና ሌሎችንም የሰባት ዓመት እስራት ፍርድ ፈረደባቸው። ፲፱፻፸፪ ዓ/ም - የደቡብ አፍሪቃው ብሔራዊ ሸንጎ (African National Congress) የፖለቲካ ቡድን፣ በእስራት ላይ የነበሩትን የመሪውን፣ የኔልሰን ማንዴላን የትጥቅ ትግል ጥሪ ይፋ አደረገ። ፲፰፻፷፪ ዓ/ም - እንግሊዛዊው ደራሲ ቻርልስ ዲክንስ (Charles Dickens) በዚህ ዕለት ሞተ። (እንግሊዝኛ) http://en.wikipedia.org/wiki/June_10"} {"id": "20115", "contents": "ትጸድቅ ትኮነን ቢለው ቆይ መክሬ አስታውቅሀለሁ አለ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "13083", "contents": "ቡቅሪ የሚባለው መጠጥ እንደ ጠላ ከብቅል የሚሰራ ሆኖ ነገር ግን ጌሾም ሆኖ አልኮሆል የለውም። ስለዚህም አያሰክርም።"} {"id": "13119", "contents": "እንዝርት ማለት ኢትዮጵያ ውስጥ ጥጥ የሚፈተልበት እቃ ነው።"} {"id": "13125", "contents": "የኢትዮጵያን ባህላዊ ዕቃወች እንዴት ከሸክላ እንደሚሰሩ የሚያውቅና በተግባርም የሚተረጉም ምሁር ካይላ ይባላል። መሠረቱ ግዕዝ መሆኑ ነው። በትግርኛም፡ ኣምሐርኛም ካይላ ተብለው ይጠራሉ።"} {"id": "13131", "contents": "ልጅ ማለት በጥንቱ ዘመን ኢትዮጵያኖች ይጠቀሙበት የንበረው የማዕረግ አይነት ነው። ልጅ እያሱ"} {"id": "20169", "contents": "ነገር ነገርን ያመጣል ድግር አፈር(ን) ያወጣል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "13155", "contents": "ቀጋ (Rosa abyssinica) በኢትዮጵያ ብቻ የሚበቅል የአፍሪካ ብቸኛ ጽጌረዳ ነው። ከቀጋ ውጭ ያሉት ጽጌረዶች በሙሉ ከሌላም አለም አሉ። የዛፉ ፍሬ ሲበስል ከላይ ያለው ቆዳው ቢጥምም ውስጡ የማይቆረጠም ፍሬወች ያለው ተክል ነው። ፍሬው እጅግ ብዙ ቨታሚን አለው። ለህጻናት በተለይ ጥሩ ነው። የዛፉ ቅጠል ገምቦ፣ ጋንና የመሳሰሉትን እቃወች ለማጠን ያገለግላል። ፍሬውም የኮሶ ትልና ድቡልቡልን ትል ለማስወጣት ጥሩ ነው። እንዲሁም ለሆድ ቁርጠት መጠቀሙ ተዘግቧል። ፀሐያማ ሆኖ ጥላ ያለበት ቦታ ይመርጣል። አሸዋማ ወይንም መካከለኛ ለም አፈር ይወዳል። ከደረቅ እስከ መካከለኛ እርጥብ መሬት ተክሉ ይፈልጋል። (እንግሊዝኛ) የሆርቲፔዲያ ጽሑፍ ^ http://www.lrrd.org/lrrd21/7/ayen21097.htm ^ አማረ ጌታሁን - SOME COMMON MEDICINAL AND POISONOUS PLANTS USED IN ETHIOPIAN FOLK MEDICINE March 1976 እ.ኤ.አ. ^ የፍቼ፣ ኦሮሚያ ባህላዊ መድሃኒት ጥናት 2006 ዓም ከዓቢዩ እኒየው እና ሌሎች፣ ጎንደርና አዲስ አበባ ኡኒቨርሲቲዎች ሥነ ፍጥረት ኮሌጆች (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "17115", "contents": "ቡና እና ማሽላ እየሳቀ ያራል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ማሽላ እያረረ ይስቃል ወይም በውስጡ ያለውን ስሜት የሚደብቅን ሰው ለመግለጽ የሚያገለግል"} {"id": "17121", "contents": "ባለቤቷን ያመነች በግ ላቷን ውጭ ታሳድራለች የአማርኛ ምሳሌ ነው። ባለቤቷን የተማመነች በግ ላቷን ውጭ ታሳድራለች"} {"id": "17127", "contents": "ባህታዊ እንደናፈቀ ይሞታል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "17133", "contents": "ባለጌን ተነስ አይሉትም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "17187", "contents": "አስኳል ውስጠኛው የእንቁላል ክፍል ሲሆን ታዳጊውን ፅንስ ይመግባል። ይህ ክፍል በነጩ የእንቁላል ክፍል የሚሸፈን ሲሆን የቫይታሚን እና የተለያዩ ሚነራሎች ምንጭ ነው።"} {"id": "17199", "contents": "ጥላ በመሰናክል አካል ምክንያት ብርሀን የማያገኝ ቦታ ነው። ይህ ቦታ ብርሀን አስተላላፊ ካልሆነ አካል በስተጀርባ ይገኛል። ይህ ጥላ የሚፈጥረው ቅርፅ ብርሀን እንዳያልፍ ያደረገውን አካል ግልብጥ ምስል ነው።"} {"id": "17241", "contents": "ቢያንስ ቢያንስ ይህን ባላደረግሽ"} {"id": "13245", "contents": "አድማሳዊ መስመር የምንለው ያለምንም ኩርባ ወደ ጎን ለጥ ብሎ የተዘረጋን መስመር ነው። በሌላ አነጋገር ዓቀበት ወይንም ቁልቁለት የሌለው መስመር ነው።"} {"id": "19227", "contents": "ሰሜን ኮርያ የአለም ባንዲራዎች ሰንደቅ ዓላማ (ይህ ባንዲራዎች ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "19239", "contents": "ሚያዝያ ፲፮፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪፻፳፮ኛው ዕለት ሲሆን፤ የፀደይ (በልግ)ወቅት ፳፩ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፻፵ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፻፴፱ ቀናት ይቀራሉ። ፲፱፻፷፭ ዓ/ም - የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት መንግሥት የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ዶክቶር ምናሴ ኃይሌ በሀገራቸውና በጎረቤት አገር ሶማሊያ ጋር ያለውን ጸብ በሰላም ለመፍታት ተልከው ሞቃዲሹ ገቡ። ፲፱፻፺፯ ዓ/ም - ጀርመናዊው ካርዲናል ዮሴፍ ራትዚንገር የሮማ ካቶሊክ ቤተ ክርስቲያን ፪፻፷፭ኛው ጳጳስ ሆነው፣ በቤኔዲክቶስ ፲፮ኛ የጵጵስና ስም ተቀቡ። ፳፻፫ ዓ/ም - በመላው ዓለም የክርስትና ሃይማኖት ተከታዮች የእምነታቸው ዋና ምሠሶ የሆነውን የኢየሱስ ክርስቶስን ከሙታን መነሳት መታሰቢያ - የትንሳዔ በዓል አከበሩ። 1991 (እንግሊዝኛ) http://en.wikipedia.org/wiki/April_24"} {"id": "13293", "contents": ""} {"id": "3543", "contents": "ዲላ በኢትዮጵያ የደቡብ ብሄር ብሄረስቦችና ሕዝቦች ክልል ከተማ ሲሆን በጌዴኦ ዞን ይገኛል። ዲላ ከፍተኛ የንግድ እንቅስቃሴ የሚካሄድባት የጌዴኦ ዞን ዋና ከተማ ናት። ከአድስ አበባ በ365 ኪ.ሜ እና ከሃዋሳ 90 ኪ.ሜ በአ.አ ሞያሌ ዋና የንግድ መስመር ላይ ትገኛለች። እንድሁም የብሄር ብሄረሰቦች መኖሪያ ናት። በ1998 ማዕከላዊ የስታትስቲክስ ባለስልጣን እንደተመነው የ61,114 ሰው መኖሪያ ሲሆን ከነሱም 31,329 ወንዶችና 29,785 ሴቶች ይገኙበታል። ወጣት ቶፊቅ ጀማል የዲላ ከተማ ነዋሪ ሲሆን በአሁኑ ስእት ሃራማያ ዩኒቨርስቲ ኮምፒዩተር ስይንስ ተመራቂ ተማሪ ነው።ይህ ገለስብ ዲላ ከተማን ለሃያ ኦመታት ስእስትዳዲር ኖሮኦል። በሌላ ገለልተኛ ትምና ደግሞ የ47,214 ሰው መኖሪያ ተደርጎ ተገምቷል። የከተማው አቀማመጥ በ6°25′ ሰሜን ኬክሮስ እና 38°19′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ነው። ^ ማዕከላዊ የስታትስቲክስ ባለስልጣን, population.pdf ^ Butler, Rhett A., 2005 population estimates for cities in Ethiopia"} {"id": "3579", "contents": "ነሐሴ ፩ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፫፻፴፩ ኛው ዕለት ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በዘመነ ዮሐንስ ፴፭ ዕለታት ሲቀሩ፤ በዘመነ ማቴዎስ፤ ማርቆስ እና ሉቃስ ደግሞ ፴፬ ዕለታት ይቀራሉ። ፲፱፻፫ ዓ/ም - አንድ ሚሊዮንኛው የአዕምሯዊ ንብረት (patent) በዩናይትድ ስቴትስ የአዕምሯዊ ንብረት ጽ/ቤት ተመዘገበ። ይኼም የፍራንሲስ ሆልተን ውስጣዊ ቱቦ አልባ ጎማ ነው። ፲፱፻፶፪ ዓ/ም - አይቮሪ ኮስት ከፈረንሳይ ቅኝ ግዛትነት ነፃነቷን አወጀች። ፊሊክስ ሁፌ ብዋኜ የአገሪቱ የመጀመሪያው ፕሬዚደንት ሆኑ። ፲፱፻፷፮ ዓ/ም - የአሜሪካ ፕሬዚደንት ሪቻርድ ኒክሰን የ“ወተርጌት ቅሌት” (watergate scandal) ተብሎ በሚታወቀው ጉዳይ ምክንያት የፕሬዚደንት ስልጣናቸውን በማግሥቱ እንደሚለቁ ይፋ አደረጉ። ፲፱፻፹፪ ዓ/ም - ኢራቅ ጎረቤቷን ኩዌትን በመውረር የኢራቅ አካል አደርገች። ይኼም ድርጊት የመጀመሪያውን የባህረ ሰላጤ ጦርነት የጫረው ድርጊት ነው። (እንግሊዝኛ) http://en.wikipedia.org/wiki/August 8"} {"id": "17373", "contents": "ለተቀማጭ ሰማይ ቅርቡ ነው ወይም ስራ ለማይሰራ ትችት ሰጪ ሁሉም ቀላል ነው"} {"id": "20475", "contents": "እውር ተመሪው ሞኝ ተመካሪው አይጣላም የአማርኛ ምሳሌ ነው። እውር ተመሪው ሞኝ ተመካሪው አይጣላም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "17385", "contents": "ተበድሮ ቅቤ ታርዞ ጎፈሬ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20493", "contents": "እዛም ቤት እሳት አለ የአማርኛ ምሳሌ ነው። እዛም ቤት እሳት አለ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20499", "contents": "እየተፈጨ እየተቦካ እየሞተ እየተከካ የአማርኛ ምሳሌ ነው። እየተፈጨ እየተቦካ እየሞተ እየተከካ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20505", "contents": "እዩኝ እዩኝ ያለ ደብቁኝ ደብቁኝ ይላል የአማርኛ ምሳሌ ነው። እዩኝ እዩኝ ያለ ደብቁኝ ደብቁኝ ይላል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20511", "contents": "እያወቁ ቢስቱ ምንድር ነው መድኃኒቱ የአማርኛ ምሳሌ ነው። እያወቁ ቢስቱ ምንድር ነው መድኃኒቱ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20517", "contents": "እያደፈ በእንዶድ እየጎለደፈ በሞረድ የአማርኛ ምሳሌ ነው። እያደፈ በእንዶድ እየጎለደፈ በሞረድ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20523", "contents": "እዳ ለቤት ምስጢር ለጎረቤት የአማርኛ ምሳሌ ነው። እዳ ለቤት ምስጢር ለጎረቤት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20529", "contents": "እዳ አለብኝ ብለህ አትቸገር እዳ የለብኝም ብለህ አትከበር አይታወቅም የአምላክ ነገር የአማርኛ ምሳሌ ነው። እዳ አለብኝ ብለህ አትቸገር እዳ የለብኝም ብለህ አትከበር አይታወቅም የአምላክ ነገር የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20535", "contents": "እድላም አሞሌ በቅሎ ይለውጣል የአማርኛ ምሳሌ ነው። እድላም አሞሌ በቅሎ ይለውጣል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "3633", "contents": "ፕራያ የኬፕ ቨርድ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 99,400 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 39°03′ ሰሜን ኬክሮስ እና 27°59′ ምዕራብ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል። የተመሠረተ በ1607 ዓ.ም. ሲሆን ዋና ከተማው ከሪቤይራ ግራንዴ (የዛሬ ሲዳዴ ቬልያ) በ1762 ዓ.ም. ተዛወረ።"} {"id": "3639", "contents": "ሞሮኒ (موروني) ከ1954 ዓ.ም. ጀምሮ የኮሞሮስ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 60,200 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 11°40′ ደቡብ ኬክሮስ እና 43°16′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል።"} {"id": "3645", "contents": "ሀቫና (እስፓንኛ፦ La Habana /ላ አባና/) የኩባ ዋና ከተማ ነው። በ1507 ዓ.ም. በእስፓንያውያን በደሴቱ ደቡብ ዳርቻ ተመሠርቶ ከተማው በዚህ ሥፍራ ግን አልተከናወነም። ስለዚህ በ1511 ዓ.ም. መሠረቱ በስሜን ዳርቻ ወዳለ ሥፍራ ተዛወረ። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 2,686,000 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 2,343,700 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 23°07′ ሰሜን ኬክሮስ እና 82°25′ ምዕራብ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል።"} {"id": "19521", "contents": "ነገረኛ ዝንጀሮ ውሻ ታረባለች የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20577", "contents": "እግሩ ለጠጠር ግንባሩ ለጦር የአማርኛ ምሳሌ ነው። እግሩ ለጠጠር ግንባሩ ለጦር የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20583", "contents": "እግር ከሸሸ ልብ ሸሸ የአማርኛ ምሳሌ ነው። እግር ከሸሸ ልብ ሸሸ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20589", "contents": "እግዚአብሄር ለፍጥረቱ ሰው ለሰውነቱ የአማርኛ ምሳሌ ነው። እግዚአብሄር ለፍጥረቱ ሰው ለሰውነቱ የአማርኛ ምሳሌ ነው። እግዚአብሄር ለፍጥረቱ ሰው ለሰውነቱ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20787", "contents": "ውሀን ምን ያስጮኸዋል ድንጋይ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ውሀን ምን ያስጮኸዋል ድንጋይ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20793", "contents": "ውስጥ ውስጡን ድመትም አውሬ ነች የአማርኛ ምሳሌ ነው። ውስጥ ውስጡን ድመትም አውሬ ነች የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "19593", "contents": "ግንቦት ፲፬ ቀን፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪፻፶፬ኛው ዕለት ሲሆን፤ የፀደይ (በልግ)ወቅት ፵፱ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፻፲፪ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፻፲፩ ቀናት ይቀራሉ። ፲፱፻፶፪ ዓ/ም - በዓለም የመሬት እንቅጥቅጥን ኃይል መመተር ከተጀመረ ጀምሮ ከሁሉም የበለጠ የሆነው በዚህ ዕለት በደቡብ ቺሌ የተከሰተው የመሬት ነውጥ ነው። ፲፱፻፷፬ ዓ/ም - በቀድሞ ስሟ «ሲሎን» ትባል የነበረችው አገር ሪፑብሊካዊ የሚያደርጋትን አዲስ ሕገ-መንግሥት አጽድቃ ስሪ ላንካ ተባለች። (እንግሊዝኛ) http://en.wikipedia.org/wiki/May_22"} {"id": "20661", "contents": "ከቁራ ጋር የዋለች እርግብ ላባዋ ባይጠቁርም ውስጧ ጠቁሮ ትመለሳለች የአማርኛ ምሳሌ ነው። ከቁራ ጋር የዋለች እርግብ ላባዋ ባይጠቁርም ውስጧ ጠቁሮ ትመለሳለች የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "17523", "contents": "^ To Prince Frederik Hendrik, dated 1632 and signed by Johannes Cloppenburgh. (Koeman Atlantes Neerlandici"} {"id": "20685", "contents": "ከአህያ የዋለች ሳር መጋጥ ትማራለች የአማርኛ ምሳሌ ነው። ከአህያ የዋለች ሳር መጋጥ ትማራለች የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20691", "contents": "ከአብሮ አደግህ ጋር አብረህ አትሰደድ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ከአብሮ አደግህ ጋር አብረህ አትሰደድ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20709", "contents": "ካለቀ መቆጠብ ከመሽ መንጠብጠብ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ካለቀ መቆጠብ ከመሽ መንጠብጠብ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21567", "contents": "ያለ መከራ አይገኝም እንጀራ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያለ መከራ አይገኝም እንጀራ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21573", "contents": "ያለ ስራ መብል ያለዳኛ ውል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያለ ስራ መብል ያለዳኛ ውል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21585", "contents": "ያለ ዝናብ ነጎዳ ያለ ብድር እዳ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያለ ዝናብ ነጎዳ ያለ ብድር እዳ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "19815", "contents": "መትራሃ ደሴት በስሜን ምስራቅ ጣና ሐይቅ 1.5 ኪሎ ሜትር ገባ ብላ የምትገኝ ደሴት ናት። ደሴቲቱ ላይ ብዙ የፈረሱ አብያተ ከርስቲያናት ሲገኙ፣ ከሁሉ ጥንታዊው ቤተክርስቲያን በቀዳማዊ ዳዊት የተሰራ ቢሆንም በግራኝ አህመድ ተቃጥሏል። ኋላ ከተሰሩት ቤተክርስቲያኖች ውስጥ በቀዳማዊ ዮሃንስ የተሰራው ትልቅ የግምብ ቤተክርስቲያንና የቀዳማዊ እያሱ ቤተ መዘክር ይገኙበታል። ሆኖም እኒህም በደርቡሾች፣ በ1879ዓ.ም. ተቃጥለዋል ። ^ R.E. Cheeseman, Lake Tana and its Islands, Geographical Journal, 85 (1935) p. 499"} {"id": "20889", "contents": "ዝሆን ማለት ከሞኝ ያስቆጥራል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዝሆን ማለት ከሞኝ ያስቆጥራል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20901", "contents": "ዝም ያለ ተንኮለኛ ይመስላል እንብላ ያለ ስስታም ይመስላል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዝም ያለ ተንኮለኛ ይመስላል እንብላ ያለ ስስታም ይመስላል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20913", "contents": "ዝናብ ሊጥል ሲል ይነፋፍሳል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዝናብ ሊጥል ሲል ይነፋፍሳል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21621", "contents": "ያላረፈች እግር ከዘንዶ ጉድጓድ ትገባለች የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያላረፈች እግር ከዘንዶ ጉድጓድ ትገባለች የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20931", "contents": "ዝንጀሮ መቀመጫዬ ይብሳል አለች የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዝንጀሮ መቀመጫዬ ይብሳል አለች የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21645", "contents": "ያልበላ ዳኛ አያሟግት ያልጠጣ እንግዳ አይጫወት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልበላ ዳኛ አያሟግት ያልጠጣ እንግዳ አይጫወት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "17673", "contents": "የጥምቀት በዓል በክርስትና ኃይማኖት ተከታዮች በተለይም የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን፣ ኢየሱስ ክርስቶስ በ፴ ዓ/ም በፈለገ ዮርዳኖስ በመጥምቁ ዮሐንስ እጅ በዮርዳኖስ ባሕር የተጠመቀበትን ዕለት የሚያስታውሰው፣ ኤጲፋንያ በመባልም የሚታወቀው ደማቅ በዓል ነው። መገለጥ፣ መታየት ማለት ነው። የኢየሱስ ክርስቶስ ጥምቀት ታሪክ የሚገኘው በማቴዎስ ወንጌል ምዕራፍ ፫ ቁ ፲፫–፲፯ ውስጥ ነው። በአገራችን፣ ጥር ፲ ቀን፣ በከተራ፣ በገጠር ወራጅ ውሃ የሚከተርበት፣ ታቦታት ከየአቢያተ ክርስቲያናቱ በዓሉ ወደሚከበርበት ቦታ በምዕመናን ታጅበው እየዘመሩ ይሄዳሉ። እዚያም በየተዘጋጀው ድንኳን እንዲያርፉ ተደርጎ ሌሊቱን እዛው ያሳልፋሉ።በከተሞች ግን ሰው ሰራሽ ግድብ ይሰራል። ጥር ፲፩ ቀን የጥምቀት ዕለት፤ በገጠር፣ ጎኅ ሲቀድ ምእመናን እዚያው በድንኳኑ ዙሪያ አስቀድሰው ሲጨርሱ በካህናት መሪነት ሁሉም ወደከተራው ያመራና ውሃውም ተባርኮ ሕዝቡ ይረጫል። የክርስትና ስማቸውንም የረሱ ወደካህናቱ ይቀርቡና አዲስ የክርስትና ስም ይቀበላሉ። «ተጠምቀ ሰማያዊ በእደ መሬታዊ፤ ሰማያዊው በመሬታዊው እጅ ተጠመቀ» የሚለው የዕለቱ ቀለም በሊቃውንቱ አንደበት በያሬዳዊ ዜማ ጎልቶ ይሰማል። ከዚህ ሥነ ሥርዓት በኋላ በመቋሚያ፣ በከበሮና በጽናፅል በሚታጀብ ኃይማኖታዊ ዝማሬና ዘፈን፣ ወንዱ በሆታ፤ ሴቱ በእልልታ፤ ካህኑ በሃሌታ ታቦተ ሕጉን አጅበው፣ እንደያመጣጣቸው ወደየ ቤተክርሲያናቸው ይመለሳሉ። አጃቢው ሕዝብ ከሚያዜሟቸው፦ «እዩት ወሮ ሲመለስ መድኃኔ ዓለም በፈረስ ወሮ ሲመለስ፤ የሚካኤል አንበሳ ሎሌው ሲያገሳ። ማር ይፈሳል ጠጅ በእመቤቴ ደጅ ።» እያሉ ምእመናኑ የታቦት ዘፈኑንም ያዘልቁታል። ታቦተ ሕጉም ቅጽር ግቢው ሲደርስ ሁሉም ምኞታቸውን በፍሡሕ ገጽ እንዲህ እያሉ ይገልጻሉ። «በሕይወት ግባ በዕልልታ የዚህ ኹሉ አለኝታ በሕይወት ግቢ እምዬ እንድበላ ፈትዬ ሲያምር ዋለ ሲታይ የኹላችን ሲሳይ» በየዓመቱ በመላ ኢትዮጵያ የሚከበረው የጥምቀት በዓል፣ ታቦታት ከመንበራቸው ወጥተው፣ በየጥምቀተ ባሕሩ የሚከበሩ በመኾናቸው፣ ሀገሬውን ብቻ ሳይሆን ዓለም አቀፋዊ መስህብ በመፍጠሩ፣ ቱሪስቶችን መሳቡ አልቀረም። ጥቁርና ነጭ፣ ቀይና ብጫ ያለም ዘር፣ ከአዲስ አበባ እስከ ላሊበላ፣ ከአክሱም እስከ ጎንደር በሁሉም ሥፍራዎች በዚሁ ዓይነት ደምቆ ይከበራል። የምእመናኑም ሆነ የካህናትና ዲያቆናት አለባበስ ፍፁም በሚማርክ ባህላዊ አልባሳት የተዋበ በመሆኑ ከውጭም ሆነ ከአገር ውስጥ ለሚመጡ ጎብኚዎች ሁል ጊዜ አዲስ ነው። ሊቃውንቱ እንደሚናገሩት፣ ዘመነ አስተርእዮ የሚባለው፣ ከጥር ፲፩ ቀን ጀምሮ እስከ ጾመ ነነዌ (ጥር ፲፯ ቀን) ያለው ጊዜ ነው። በዚህ ጊዜ ውስጥ አምላክ ሰው ሆኖ በሥጋ መገለጡ፣ በዮርዳኖስ በተጠመቀ ጊዜ የአንድነትና የሦስትነት ምሥጢር መታወቁ፣ በቃና ዘገሊላ በተደረገው ሠርግ ላይ የመጀመሪያው ተዐምር በመፈጸሙ፣ አምላካዊ ኃይሉ መገለጡ፣ እየታሰበ ምስጋና ይቀርባል። ይህ ሁነት ኢትዮጵያ ብሂልን ከባህል ጋር አዛምዳ ከሌላው የክርስቲያን ዓለም በተለየ አከባበር በዓሉን ማክበሯ፣ አያሌ ቱሪስቶችን ለመሳብ አስችሏታል። ==ምንጮች==የጥምቀት በአል ሪፖርተር http://www.ethiopianreporter.com/index.php?option=com_content&view=article&id=990:2010-01-24-08-58-41&catid=105:2009-11-13-13-47-17&Itemid=625"} {"id": "17685", "contents": "^ 1861፣ Johnston፣ nubia"} {"id": "21723", "contents": "ያራሷን በርጉዙዋ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያራሷን በርጉዙዋ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21729", "contents": "ያሳደግሁት ውሻ ነከሰኝ ያነደድሁት እሳት ጠበሰኝ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያሳደግሁት ውሻ ነከሰኝ ያነደድሁት እሳት ጠበሰኝ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21093", "contents": "የሚበላው ካጣ ይበላበት ያጣ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሚበላው ካጣ ይበላበት ያጣ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21111", "contents": "የሚያልፍ ነገር የማያልፍ ስም ይሰጣል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሚያልፍ ነገር የማያልፍ ስም ይሰጣል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21123", "contents": "የሚያድግ ልጅ አይጥላህ የሚሞት ሽማግሌ አይርገምህ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሚያድግ ልጅ አይጥላህ የሚሞት ሽማግሌ አይርገምህ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21129", "contents": "የሚያጠግብ እንጀራ ከምጣዱ ያስታውቃል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሚያጠግብ እንጀራ ከምጣዱ ያስታውቃል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21135", "contents": "የሚጠጉበት ገደል የሚንጠለጠሉበት ቅጠል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሚጠጉበት ገደል የሚንጠለጠሉበት ቅጠል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21771", "contents": "ያባይን ልጅ ውሀ ጠማው የላጭን ልጅ ቅማል በላው የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያባይን ልጅ ውሀ ጠማው የላጭን ልጅ ቅማል በላው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21777", "contents": "ያንበሳ ልመና ጋማ ይዞ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያንበሳ ልመና ጋማ ይዞ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21789", "contents": "ያንዱ ቤት ሲቃጠል ላንዱ ቋያው ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያንዱ ቤት ሲቃጠል ላንዱ ቋያው ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21795", "contents": "ያንድ ሰው ነገር ሰምተህ አትፍረድ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያንድ ሰው ነገር ሰምተህ አትፍረድ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21801", "contents": "ያንድዋ እለት አንድዋ ባልቴት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያንድዋ እለት አንድዋ ባልቴት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21813", "contents": "ያወቀ ናቀ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያወቀ ናቀ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21819", "contents": "ያዋጁን በጆሮ የእለቱን በቀጠሮ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያዋጁን በጆሮ የእለቱን በቀጠሮ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21825", "contents": "ያዛቆነ ሰይጣን ሳያቀስ አይቀርም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያዳቆነ ሰይጣን ሳያቀስ አይቀርም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "17883", "contents": "የካቲት ፪፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻፶፪ ኛው ዕለት ሲሆን፤ የበጋ ወቅት ፴፯ ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፪፻፲፬ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፪፻፲፫ ቀናት ይቀራሉ። ፲፱፻፴ ዓ/ም - ቡልጋ ጨመሪ ላይ እነ ደጃዝማች ኃብተ ሥላሴ በላይነህ እና ሌሎችም አርበኞችና የፋሺስት ኢጣሊያ ጦር ገጥመው ትልቅ ውጊያ ተደረገ። ፲፱፻፶፪ ዓ/ም - ‘የቤልጅግ ኮንጎ’ ግዛትን ነፃነት ላይ ያተኮረ ስብሰባ በቤልጅግ ርዕሰ ከተማ በብራሰልስ ተከፈተ። ፲፱፻፷፩ ዓ/ም - 'ቦይንግ ፯፻፵፮' (Boing 747) የተባለው አየር ዠበብ በዛሬው ዕለት የሙከራ በረራውን አገባደደ። ፲፱፻፷፫ ዓ/ም - ጨረቃ ላይ ለሦስተኛ እና ለመጨረሻ ጊዜ ሰዎችን ያሳረፈው አፖሎ ፲፬ መንኮራኩር ጉዞውን አገባዶ ወደምድር ተመለሰ። ፲፱፻፷፯ ዓ/ም - ሶዩዝ ፲፮ የተባለችው የሶቪዬት መንኮራኩር የሕዋ ጣቢያ ላይ ለ፳፱ ቀናት ቆይታ ወደምድር ተመለሰች።"} {"id": "17913", "contents": "ተናካሽ ውሻህን ተዋጊ በሬህን እሰር የአማርኛ ምሳሌ ነው። እራስክን ተቆጣጠር"} {"id": "17919", "contents": "በሆድ ውስጥ ነገር ከሌለ ጠላትም ወዳጅ ይሆናል፣ ስለሆነም ሰወች የልባቸውን እንዲናገሩ የሚያእረታታ"} {"id": "17937", "contents": "ተከፈት ያለው ጉሮሮ ጦም አያድርም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "17943", "contents": "ተክፉ ጎረቤት አይሰሩም ደህና ቤት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "17949", "contents": "ተወጭት አፍ ተወንጭት አፋፍ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "13611", "contents": "ጌታቸው ጋዲሳ የኢትዮጵያ ታዋቂ ዘፋኝ ሲሆን እንደ \"ነይ ነይ\"፣ \"ይፈላ ቡና\" የተሰኙትን በጊዜው ታዋቂ የነበሩ ዘፈንኖችን በማቅረብ ይታወቃል።"} {"id": "13617", "contents": "ቻቺ ታደሰ የኢትዮጵያ ታዋቂ ዘፋኝ ስትሆን ብዙ ዘመናዊ የሙዚቃ ስራወችን በማቅረብ ትታወቃለች።"} {"id": "21909", "contents": "ይሰጠኝ መስሎ ሊሸጠኝ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ይሰጠኝ መስሎ ሊሸጠኝ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "13671", "contents": "መቅደስ መስፍን የኢትዮጵያ ታዋቂ ዘፋኝ ስትሆን ብዙ ዘመናዊ የሙዚቃ ስራወችን በማቅረብ ትታወቃለች።"} {"id": "13677", "contents": "ሳያት ደምሴ የኢትዮጵያ ታዋቂ ዘፋኝ ስትሆን ብዙ ዘመናዊ የሙዚቃ ስራዎችን በማቅረብ ትታወቃለች። ሳያት ደምሴ ኢትዮጵያዊ አርቲስት፣ የፊልም ተዋናይ፣ ሙዚቀኛ እና ተወዛዋዥ ናት። ከሁሉም በላይ የ2004 ሚስ ኢትዮጵያ አሸናፊ ናት። [1]"} {"id": "21309", "contents": "የሴት ትንሽ የለውም የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሴት ትንሽ የለውም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "18051", "contents": "የአጼ ላሊበላ ( ገብረ መስቀል) ገድል ከዚህ ጎን በግዕዝና በፈረንሳይኛ ቀርቧል።"} {"id": "18063", "contents": "ጥር ፳፫፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻፵፫ ኛው ዕለት ሲሆን፤ የበጋ ወቅት ፳፰ ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፪፻፳፫ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፪፻፳፪ ቀናት ይቀራሉ። ፲፱፻፸፭ ዓ/ም - የብሪታኒያ ሞተር አሽከርካሪዎችንና የጋቢና ተሳፋሪዎችን ከዚህ ዕለት ጀምሮ የወንበር ቀበቶ እንዲያስሩ የሚያስገድድ ሕግ ተተገበረ። ፲፱፻፺፮ ዓ/ም መካ ላይ በሕዝብ ግፊትና ትርምስ ምክንያት ፪፻፩ ሀጂዎች ሲሞቱ፣ ፪፻፵፬ ተሳላሚዎች ደግሞ የአካል ጉዳት ደርሶባቸዋል። ፳፻፩ ዓ/ም - በኬንያ፣ ሞሎ በሚባል ስፍራ የፈሰሰ ነዳጅ ተቀጣጠሎ ፻፲፫ ሰዎች ሲሞቱ ከ ፪፻ በላይ ሰዎች ላይ የአካል ጉዳት ደርሷል። (እንግሊዝኛ) http://news.bbc.co.uk/onthisday/hi/dates/stories/january/31/newsid_2505000/2505871.stm (እንግሊዝኛ) http://en.wikipedia.org/wiki/January_31"} {"id": "18087", "contents": "የኢትዮጵያ ታሪክ፡ ኑብያ አክሱም ዛጉዬ በተክለ ጻድቅ መኩሪያ የተደረሰ እንዲሁም በ[[ትንሳኤ ዘጉባኤ ማተሚያ ቤት በ1951 ዓ.ም. የታተመ መጽሐፍ።"} {"id": "22239", "contents": "ጅብ እንደጉልበቱ ልብ የለውም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ጅብ እንደጉልበቱ ልብ የለውም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21411", "contents": "የአይጦች አድማ ምርጫ እስኪደርስ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው። የአይጦች አድማ ምርጫ እስኪደርስ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21423", "contents": "የእንጨት ምንቸት እራሱ አይድን ሌላ አያድን የአማርኛ ምሳሌ ነው። የእንጨት ምንቸት እራሱ አይድን ሌላ አያድን የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21429", "contents": "የወንድ አልጫ የእንዶድ ሙቀጫ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የወንድ አልጫ የእንዶድ ሙቀጫ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21987", "contents": "ደግ ሳይበላ ክፉ ይመራ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ደግ ሳይበላ ክፉ ይመራ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21993", "contents": "ደግ ጎረቤት ያወጣል ከመአት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ደግ ጎረቤት ያወጣል ከመአት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21999", "contents": "ደፋርና ጭስ መውጫ አያጣም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ደፋርና ጭስ መውጫ አያጣም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "13773", "contents": "ነዪ ብዪ እንጂ (59)ጾም ነው ሮቡዕ ቀን። አለቃ ጸሎት ከአጥር ግንብ ጎን ሆነው ይደግማሉ እንደገናም ወዴቤት እያሾለቁ ይመለከታሉ። ወይዘሮ ማዘንጊያ ወተት ንጠው ወተቱን አፍልተው አይብ ሠርተው እሱን ጎረስ ጎረስ ጎረስ በጤፍ እንጀራ ያደርጋሉ። አለቃ ይኼንን አይተዋል። ፀሎት አሣርገውወደ ቤት ይገባሉ ከሠዓት ላይ ነው። ለአለቃ ማዘንጊያ ቁርስም ምሣቸውን በማሰብ ምግብ በሽሮ ወጥ ያቀርቡላቸዋል። ይሔኔ አለቃ ማዘንጊያሽ «ነይ ብዪ እንጂ» ይሏቸዋል። ማዘንጊያም «አለቃ ምግብ አልበላ ብሎኛል ይሏቸዋል» ይሄኔ አለቃ «አንቺ ባይበላሽ እኔ እበላዋለሁ» ብለው ብቻቸውን ምሣቸውን በሉ ይባላል።"} {"id": "13779", "contents": "በጠርር ሄጄ በታህሳሥሥ (65)አንድ ጊዜ አለቃ በመንገድ ላይ ከወዳጃቸው ጋር ሲሔዱ ወዳጃቸው ፈሱን መፍሳቱን ሰምተው ኖሮ ሰለነበር እንዴት እንደሚናገሩ እያስቡ ሳለ ድንገት ሰውየው «መቼ ነው ከከተማ የመጡት» ቢላቸው «በጠርርርር ....... ሄጄ በታህሳስስ .... ተመለስኩ» አሉ ይባላል። ሰውየን ማሰቀየም አልፈልጉም ማለት ይሆን?"} {"id": "21477", "contents": "የግመል ሽንት ይመስል ሁሌ ወደኋላ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የግመል ሽንት ይመስል ሁሌ ወደኋላ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22029", "contents": "ዳኛ ምን ያደላ ከተረታው ሊበላ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዳኛ ምን ያደላ ከተረታው ሊበላ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22035", "contents": "ዳኛ ስበር በእጅ ክበር የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዳኛ ስበር በእጅ ክበር የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21489", "contents": "የጨነቀው እርጉዝ ያገባል ስትወልድበት ገደል ይገባል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የጨነቀው እርጉዝ ያገባል ስትወልድበት ገደል ይገባል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22065", "contents": "ድሀ ሲቀማጠል ከወገቡ ቅምጥል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ድሀ ሲቀማጠል ከወገቡ ቅምጥል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22071", "contents": "ድሀ ሲንቀባረር ያለቀሰ ይመስላል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ድሀ ሲንቀባረር ያለቀሰ ይመስላል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "18297", "contents": "መጋቢት ፲፭፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻፺፭ ኛው ዕለት ሲሆን፤ የበጋ ወቅት ፹ ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፻፸፩ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፻፸ ቀናት ይቀራሉ። ፲፱፻፳፪ ዓ/ም - የመካከለኛው አፍሪካ ሪፐብሊክ የመጀመሪያውና ሦስተኛው ፕሬዚደንት ዴቪድ ዳኮቡሺያ በምትባል መንደር ተወለዱ ፲፰፻፺፪ ዓ/ም - የዳግማዊ ምኒልክ አጎት፣ የንጉሥ ሣህለ ሥላሴ ልጅ፤ ራስ ዳርጌ በተወለዱ በ ፸ ዓመታቸው አርፈው በደብረ ሊባኖስ ተቀበሩ። መርስዔ ኀዘን ወልደ ቂርቆስ፣ ዕለታዊ የታሪክ ድርጊት - የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን የመጀመሪያው ፓትረያርክ (፲፱፻፶፩ ዓ/ም)"} {"id": "22107", "contents": "ድሀን ፈርቼ ደጄን በቀን ዘግቼ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ድሀን ፈርቼ ደጄን በቀን ዘግቼ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22377", "contents": "(ይህ ስለ ብሔር ወይም ሕዝብ የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) ኤክሳምታ የኢትዮጵያ ብሔር ነው።"} {"id": "18345", "contents": "ሞላ ማለት ተለጣጭ መሳሪያ ሲሆን የተንቀሳቃሽ አቅሞችን በማከማቸት ወደ እምቅ አቅም ይቀይራል። ሞላወች ብዙ ጊዜ ከጠነከረ አረብረት(steel) ይሰራሉ። በ#የሁክ ህግ መሰረት፣ በሞላ ላይ የሚያርፍ ጉልበትና የሞላው የርዝመት ለውጥ ተመጣጣኝ ናቸው። የዚህ ምጥጥን ውድር የሞላ ቋሚ ቁጥር በመባል ይታወቃል። ማለት የሞላው ቋሚ ቁጥር የሚሰላው በሞላው ላይ በሚያርፈው ጉልበት ሲካፈል በዚህ ጉልበት ምክንያት በመጣው የርዝመት ለውጥ ነው። ሽክርክር የሆነ ሞላ መሰራት የጀመረው በ15ኛው ክፍለ ዘመን ሲሆን ነገር ግን የጥንቱ አይነት የቀስት መወርወሪያ ሞላ የተሰራው ከታሪክ በፊት በሚኖሩ ህብረተሰቦች ነው። በ17ኛው ክፍለ ዘመን የእንግሊዙ ተመራማሪ ሮበርት ሁክ የሞላን የተፈጥሮ ህግጋት ለማጥናት በመቻሉ ሂሳባዊ ቀመሩን ለማስቅመጥ በቅቷል። የሁክ ህግ እንደሚለው፣ አንድ ሞላ በተፈጥሮ ካለው ርዝመቱ x ርቀት፣ ወይም ቢለጠጥ ወይም ቢጨመቅ፣ ሞላው የሚፈጥረው የመሳብ ወይም የመግፋት ጉልበት፣ ከx ጋር ተመጣጣኝ ነው። ( ይህ ህግ ከመለጠጫ አቅማቸው በላይ ላልተለጠጡ ወይም ላልተጨመቁ ሞላወች ይሰራል))። እንግዲህ ይህ ህግ በሂሳብ ሲጻፍ F = − k x ,   {\\displaystyle F=-kx,\\ } ሲሆን x የሞላው ጫፍ የአቀማመጥ ጨረር ነው። በቀላል አማርኛ፣ x ማለት ሞላው የተጨመቀበት ወይም የተለጠጠበት ርዝመትና አቅጣጫ ነው። F ሞላው ስለመወጠሩ ወይም መጨመቁ የሚከሰት የጉልበት ጨረር ነው። ጉልበቱ በሞላው አማካይነት ከሞላው ጋር በተገናኘ እቃ ላይ የሚያርፍ ነው። k የ ሞላው ቋሚ ቁጥር ነው። በኒውተን ህግ መሰረት አንድ ጉልበት ከግዝፈት, m, እና ፍጥንጥነት, a, ብዜት ጋር እኩል ስለሆነ እንዲሁ ከላይ በተቀመጠው #የሁክ ህግ መሰረት ሁለቱን ጉልበቶች ብናዛምድ የሚከተለውን ቀመር እናገኛለን ፡ F = m a ⇒ − k x = m a ."} {"id": "23163", "contents": "ደብረ ቃጥን ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ከአለት የተፈለፈ ቤተ ክርስቲያን ነው።"} {"id": "23169", "contents": "ደብረ ፋራን ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ከአለት የተፈለፈ ቤተ ክርስቲያን ነው።"} {"id": "23181", "contents": "ጸጉረ ጭርቆስ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ከአለት የተፈለፈ ቤተ ክርስቲያን ነው።"} {"id": "22509", "contents": "የሶማሌ ሕዝቦች ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲ ነው።"} {"id": "22521", "contents": "የአፋር ነጻ አውጪ ግንባር ፓርቲ የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲ ነው።"} {"id": "22527", "contents": "የኢትዮጵያ አዲስ ምዕራፍ ፓርቲ የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲ ነው።"} {"id": "22539", "contents": "የኦሮሞ ሕዝብ ዴሞክራሲያዊ ድርጅት የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲ ነው።"} {"id": "22545", "contents": "የኮንሶ ሕዝባዊ ዴሞክራሲያዊ ኅብረት የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲ ነው።"} {"id": "22551", "contents": "የደንጣ፣ ዱባሞ ክንችችላ ሕዝብ ዴሞክራሲያዊ ድርጅት የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲ ነው። ምን ነበር ዓላማው?? ደብረጽዮን ገብረሚካኤል"} {"id": "40881", "contents": "ዓክልበ. (ዓመቶች ከክርስቶስ ልደት በፊት) ወይም ክ.በ. (ከክርስቶስ በፊት) ወይም ቅ.ል.ክ. (ግዕዝ፣ ቅድመ ልደተ ክርስቶስ) ማለት ከ1ኛው ዓመተ ምሕረት (ዓ.ም.) አስቀድሞ የነበሩት ዓመቶች የመቆጠሪያ ዘዴ ነው። 1 ዓ.ም. የዓመተ ምህረት መጀመርያ ዓመት እንዲሆን የወሰነው መኖኩሴ አኒያኖስ እስክንድራዊ ተባለ። የፈረንጅ አቆጣጠር ግን የአኒያኖስን ሳይሆን የሌላውን መነኮሴ የዲዮኒሲዮስ ኤክሲጉዎስ ቁጠራ በመከተሉ፣ ዓመቱ 1 እ.ኤ.አ. ከዚያው 8 ዓመታት በፊት (ወይም በ8 ዓክልበ.) ይጀመራል። የአሁኑ መምህራን ደግሞ ኢየሱስ የተወለደበት ዓመት 12 ዓክልበ. ግድም እንደ ሆነ የሚል ግምት አላቸው። በዚሁ አቆጣጠር ዘዴ ዓመቶቹ ወደፊት እየሄዱ ቁጥራቸው ይቀነሳል። ስለዚህ 3000 ዓክልበ. ከ2000 ዓክልበ. በፊት ሆነ፣ ይህም ከ1000 ዓክልበ. በፊት ነበር። አንዳንዴ ይህ የመቆጠር ዘዴ በስሕተት «ዓ.ዓ.» (ዓመተ ዓለም) ይባላል። በትክክል ዓመተ ዓለም (ሮማይስጥ፦ Anno Mundi) ግን ከዓለም ፍጥረት ጀምሮ የሚቆጠር ዘዴ ስለሆነ፣ ዓመቶቹ ወደፊት እየሄዱ ቁጥራቸው ይበዛል። 1000 ዓ.ዓ. ከ2000 ዓ.ዓ. በፊት፣ 2000 ዓ.ዓ. ከ3000 ዓ.ዓ. በፊት ደረሰ ማለት ነው። ደግሞ ይዩ የኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር"} {"id": "40893", "contents": "ባርዱስ በ1490 ዓ.ም. አኒዩስ ዴ ቪቴርቦ የተባለው ጣልያናዊ መነኮሴ ባሳተመው ዜና ማዋዕል ዘንድ፣ የኬልቶች (በጋሊያ፣ አሁንም ፈረንሳይ አገር) አምስተኛ ንጉሥ ነበረ። የድሩዊስ ልጅና ተከታይ ሲሆን ለ62 ዓመት (ምናልባት 2139-2077 ዓክልበ. ግድም) እንደ ነገሠ በሌላ አፈታሪካዊ ምንጭ ተብሏል። ባርዱስ ለሙዚቃና ለቅኔ የነበረው ፍቅር የገነነ ሲሆን ከስሙ «ባርድ» ለሚባለው አዝማሪና ባለቅኔ አይነት ትምህርት በኬልቶች መካከል እንደ መሠረተ ተጽፏል።"} {"id": "42585", "contents": "ጉን በቻይና አፈ ታሪክ ከኋሥያ ንጉሥ ያው መኳንንት አንዱ ነበር። ከዚህ ቀድሞ በኋሥያ የነገሠው ዧንሡ የጉን ቅድመ-አያት መሆኑ ይባላል። ያው የቾንግ አገረ ገዥ አደረገው፤ ይህም ቦታ ደብረ ሶንግ እንደ ሆነ ይታመናል። በያው ዘመን የቻይና ታላቅ ጎርፍ በወንዞቹ ጀመረ። ስለዚህ ያው ጉንን ልዩ ሚኒስትር እንዲሆን ሾመው። ግድብ በመሥራት ወንዞቹን እንዲያስተዳድራቸው አዘዘው። ትውፊቶች እንድሚሉ፣ ግድብ ለመሥራት ልዩ ተዓምራዊ የአፈር አይነት «ሺራንግ» («ሕያው አፈር») ጠቀመው። ሆኖም ጉን ለ፱ ዓመታት ይህን ሞክሮ ጎርፎቹ እንደገና ግድቦቹን ሰበሩ፣ ብዙ መንደረኞች ተሰመጡ። ስለዚህ ያው ጉንን ሻረውና በፈንታው አማቹን ሹንን ሾመው። ከዚህ ጥቂት ጊዜ በኋላ ያው ዙፋኑን ትቶ ሹንንም አልጋ ወራሽ አድርጎት ያን ጊዜ ሹን የኋሥያ ንጉሥ ሆነ። ጉን ግን ወደ ዩሻን («የላባ ጠራራ») በስደት ሄደ። ሆኖም የጉን ልጅ ዩ ከዚህ በኋላ ጎርፎቹን በሺራንግ በመገድብ ተከናወነ፣ እርሱም የሹን ተከታይ ሆኖ «ዳ ዩ» («ታላቁ ዩ») ተብሎ የሥያ ስርወ መንግሥት የመሠረተ ነው።"} {"id": "30963", "contents": "[[ስዕል:|thumb|300px| 2 ቴቲ]] 2 ቴቲ የግብጽ የቀድሞ ዘመነ መንግሥት ፈርዖን ነበረ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "30969", "contents": "[[ስዕል:|thumb|300px| መንካውሆር]] መንካውሆር የግብጽ የቀድሞ ዘመነ መንግሥት ፈርዖን ነበረ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "43233", "contents": "አለቢዮን (ግሪክኛ፦ Ἀλεβίων) ወይም አልቢዮን (Ἀλβίων) በጥንታዊ ግሪክ አፈ ታሪክ የፖሰይዶን ልጅና የበርጊዮን (ደርኩኖስ) ወንድም ሲሆን እርሱና በርጊዮን በሄራክሌስ ላይ ውግያ በሊጉርያ ተዋጉ። ይህ ሄራክሌስ የጌርዮን ከብት በኢቤሪያ (የእስፓንያ ልሳነምድር) ማርኮ ወደ ግሪክ አገር ሲመለስ ነበር ይባላል። በውግያው አልቢዮንና በርጊዮን ታላቅ ሠራዊት ነበራቸው፣ የሄራክሌስም ሠራዊት ሲቸገር ሄራክሌስ ለአባቱ (ዜውስ) ጸልዮ አሸነፈ፤ ሁለቱም ወንድማማች ተገደሉ። በእንግላንድ አፈ ታሪካዊ ልማዶች ደግሞ ይህ አልቢዮን የታላቅ ብሪታንያ ግዛት በአባቱ ኔፕቱን ወይም በአያቱ ኦሲሪስ ተሰጥቶ ከሳሞጤስ ተወላጆች ወሰደው። ከዚህ የተነሣ ታላቅዋ ብሪታንያ ደሴት መጀመርያ ስሙን «አልቢዮን» ተቀበለ። ወንድሙም በርጊዮን ያንጊዜ በአየርላንድና በኦርክኒ ደሴቶች ይገዛ ነበር። በመጨረሻ ሄርኩሌስ ሊቢኩስ ሁለቱንም ወንድማማች በሮን ወንዝ በኩል በውግያ ገደላቸው። ^ Schmitz, Leonhard (1867). William Smith, ed. Dictionary of Greek and Roman Biography and Mythology 1. Boston: Little, Brown and Company. p. 94.  ^ ቢብሊዮጤኬ ii. 5. § 10 ^ ፖምፖኒዩስ ሜላ, ii. 5. § 39 94 Albion and Bergion at Perseus Digital Library"} {"id": "41019", "contents": "11 February በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) በዘመነ ማቴዎስ፣ በዘመነ ማርቆስና በዘመነ ሉቃስ የካቲት 4 ቀን ማለት ነው። በዘመነ ዮሐንስ ግን (ዘመነ ሉቃስ የሥግር ዓመት በመሆኑ) የካቲት 3 ቀን ላይ ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "41037", "contents": "20 February በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) በዘመነ ማቴዎስ፣ በዘመነ ማርቆስና በዘመነ ሉቃስ የካቲት 13 ቀን ማለት ነው። በዘመነ ዮሐንስ ግን (ዘመነ ሉቃስ የሥግር ዓመት በመሆኑ) የካቲት 12 ቀን ላይ ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "32721", "contents": "ልብ ማናቸውም የጀርባ አጥንት ባላቸው እንስሳት የሚገኝ ብልት ነው። የሰው ልጅ ልብ እጅግ ጠንካራ ከሆነ ጡንቻ የተሰራ ሲሆን መጠኑም ጭብጥ እጅን ያክላል። ልብ ደምን በደም ቦምቧ በመርጨት የሚያሰራጭ ፐምፕ ነው። ይህንም ሲያደርግ፣ በቋሚ ድግግሞሽ በመጨማተር እና በመላላት ነው። የሰው ልጅ ልብ 4 እልፍኞች/ክፍሎች አሉት። የአንድ አንድ እንስሳት ልብ 2 ወይንም 3 ብቻ እልፍኞች ይኖሯቸዋል። በሰው ልጅ ልብ ውስጥ አራቱ እልፍኞች፣ በሁለት ይመደባሉ፣ እነርሱም ሁለቱ አትርየሞች እና ሁለቱ ቬንትሪክሎች ናቸው። የቀኝ አትሪየም እና የግራ ቬንትሪክል፣ ከሰውነት ወደ ልብ የሚመጣውን ደም ይቀበሉና፣ ወደ ሳምባ ደሙን ይልካሉ፤ እንዲጣራ ወይንም በሌላ አነጋገር አየር እንዲያገኝ። የተላከው ደም ሳምባ ውስጥ የተቃጠለ አየሩን ካራገፈ በኋላ በምትኩ ኦክሲጅን ይጭንና ተመልሶ ወደ ልብ ይመጣል። ይህ ከሳንባ የመጣ ደም ወደ ግራ አትሪየም እና ቬንትሪክል እልፍኞች ይጓዛል። እኒህ ሁለት እልፍኞች ልብ ሲኮማተር (ሲመታ) የተጣራውን ደም ወደ መላው የሰውነት ክፍል ያስራጫሉ። (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "43827", "contents": "ለዝ-አን-ኤኖ (ፈረንሳይኛ፦ Leuze-en-Hainaut፤ ዋሎንኛ፦ Leuze-e-Hinnot /ለዝ-ኤ-ኢኖ/) የቤልጅግ ከተማ ሲሆን የኗሪዎቹ ቁጥር 13,514 ነው። እነዚህ የፈረንሳይኛ (ዋሎንኛ) ተነጋሪዎች ናቸው።"} {"id": "43845", "contents": "ፈውሲ ልቢ የዮሃንስ ትኳቦ አልበም ነው። (እንግሊዝኛ) Rimna Productions - Our products"} {"id": "31071", "contents": "ቱዲያ በአሦራዊው ነገሥታት ዝርዝር መሠረት መጀመርያው የታወቀው የአሦር ንጉሥ ነበር። ከአሥራ ሰባቱ «በድንኳን የኖሩ ነገስታት» አንደኛው ነው። የኤብላ ጽላቶች ተገኝተው መጀመርያ ሲተረጎሙ የቱዲያ ሕልውና እርግጥኛ መስሏል። ከኤብላ ጠቅላይ ሚኒስትር ከኤብሪዩም ጋራ ስምምነት እንደ ተዋዋለ ይዘገባል። በዚህ ውል ዘንድ አሦር በኤብላ ግዛት አንድ ካሩም ወይም ጥገኛ የነጋዴ ሠፈር እንዲያቆም ተፈቀደ። ኤብሪዩም የኤብላ ዋና አማካሪ ወይም ሚኒስትር የሆነው ለ፲፭ ዓመታት (ከ2107-2092 ዓክልበ. አካባቢ) መሆኑ ይታወቃል። መረጃው ለእንቆቅልሹ ሁሉ በፍጹም ቢስማማም፣ ሆኖም በኋላ ስለዚሁ ውል ያሳተሙት የሥነ ቅርስ መምኅሮች እንደሚሉት፣ ይህ ንባብ የተሳተ ነበርና «የአሦር ንጉሥ ቱዲያ» ሳይሆን፥ ያልተሰየመ «የአባርሳል ንጉሥ» ነበር የተዋወለው። ይህ «አባርሳል» ከተማ መታወቂያ ግን አልተገኘም። በ2070-1600 ዓክልበ. ግ. የአሦር መንግሥት ብዙ ካሩም በሐቲ ያስተዳደረው እንደ ነበር ይታወቃል። በዚህ ሰነድ የቱዲያ ስም ማንበብ ስኅተት ከሆነ እኚህ መምኅራን እንደሚሉ የቱዲያ ሕይወት እንደገና አጠያያቂ ሆኗል። ከዚያ ትንሽ በፊት በማሪ የነገሠው ንጉሥ ኢብሉል-ኢል (2127-2115 ዓክልበ. ግድም) በአንድ ሰነድ «የማሪና የአሹር ንጉሥ» ይባላል። ስለዚህ ከአሦር መጀመርያው ንጉሥ ቱዲያ አስቀድሞ አሹር የማሪ ግዛት እንደ ነበር ይመስላል።"} {"id": "41139", "contents": "9 October በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) በዘመነ ማቴዎስ፣ በዘመነ ማርቆስና በዘመነ ሉቃስ መስከረም 29 ቀን ማለት ነው። በዘመነ ዮሐንስ ግን (ዘመነ ሉቃስ የሥግር ዓመት በመሆኑ) መስከረም 28 ቀን ላይ ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "41145", "contents": "12 October በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) በዘመነ ማቴዎስ፣ በዘመነ ማርቆስና በዘመነ ሉቃስ ጥቅምት 2 ቀን ማለት ነው። በዘመነ ዮሐንስ ግን (ዘመነ ሉቃስ የሥግር ዓመት በመሆኑ) ጥቅምት 1 ቀን ላይ ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "41157", "contents": "19 October በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) በዘመነ ማቴዎስ፣ በዘመነ ማርቆስና በዘመነ ሉቃስ ጥቅምት 9 ቀን ማለት ነው። በዘመነ ዮሐንስ ግን (ዘመነ ሉቃስ የሥግር ዓመት በመሆኑ) ጥቅምት 8 ቀን ላይ ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "41187", "contents": "2 November በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) በዘመነ ማቴዎስ፣ በዘመነ ማርቆስና በዘመነ ሉቃስ ጥቅምት 23 ቀን ማለት ነው። በዘመነ ዮሐንስ ግን (ዘመነ ሉቃስ የሥግር ዓመት በመሆኑ) ጥቅምት 22 ቀን ላይ ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "41229", "contents": "12 November በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) በዘመነ ማቴዎስ፣ በዘመነ ማርቆስና በዘመነ ሉቃስ ኅዳር 3 ቀን ማለት ነው። በዘመነ ዮሐንስ ግን (ዘመነ ሉቃስ የሥግር ዓመት በመሆኑ) ኅዳር 2 ቀን ላይ ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "41247", "contents": "20 November በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) በዘመነ ማቴዎስ፣ በዘመነ ማርቆስና በዘመነ ሉቃስ ኅዳር 11 ቀን ማለት ነው። በዘመነ ዮሐንስ ግን (ዘመነ ሉቃስ የሥግር ዓመት በመሆኑ) ኅዳር 10 ቀን ላይ ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "41259", "contents": "26 November በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) በዘመነ ማቴዎስ፣ በዘመነ ማርቆስና በዘመነ ሉቃስ ኅዳር 17 ቀን ማለት ነው። በዘመነ ዮሐንስ ግን (ዘመነ ሉቃስ የሥግር ዓመት በመሆኑ) ኅዳር 16 ቀን ላይ ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "41265", "contents": "29 November በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) በዘመነ ማቴዎስ፣ በዘመነ ማርቆስና በዘመነ ሉቃስ ኅዳር 20 ቀን ማለት ነው። በዘመነ ዮሐንስ ግን (ዘመነ ሉቃስ የሥግር ዓመት በመሆኑ) ኅዳር 19 ቀን ላይ ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "41277", "contents": "6 December በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) በዘመነ ማቴዎስ፣ በዘመነ ማርቆስና በዘመነ ሉቃስ ኅዳር 27 ቀን ማለት ነው። በዘመነ ዮሐንስ ግን (ዘመነ ሉቃስ የሥግር ዓመት በመሆኑ) ኅዳር 26 ቀን ላይ ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "41289", "contents": "9 December በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) በዘመነ ማቴዎስ፣ በዘመነ ማርቆስና በዘመነ ሉቃስ ኅዳር 30 ቀን ማለት ነው። በዘመነ ዮሐንስ ግን (ዘመነ ሉቃስ የሥግር ዓመት በመሆኑ) ኅዳር 29 ቀን ላይ ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "47091", "contents": "የተስሎንቄ ዐዋጅ በመጋቢት 1 ቀን 372 ዓም ከሮሜ መንግሥት ባለሥልጣናት በተሰሎንቄ ግሪክ አገር የወጣ ዐዋጅ ነበረ። በዚህ ዐዋጅ ቄሣሮቹ በተለይም ቄሳር ቴዎዶስዮስ በሥላሴ ማመን የመንግሥት ሃይማኖት አደረገ። በ305 ዓም ንጉሥ ቆስጠንጢኖስ ከምሥራቁ ቄሣር ሊኪኒዩስ ጋራ የሚላኖ ዐዋጅ አውጥተው ነበር። ያው ዐዋጅ ለክርስቲያኖች መታገሥና ከመከራዎች ነጻነት ያረጋገጠ ነው። በ318 ዓም ግን የአሪዩስ ትምህርት ወይም አሪያኒስም ተስፋፍቶ ነበር፤ አሪዩስም እንዳስተማረ ኢየሱስ ክርስቶስ ወይም ወልድ ከእግዚአብሔር አብ በታች የተለየና የተፈጠረ አምላክ እንደ ነበር አለ፣ እንጂ ሥላሴን አላስተማረም። ስለዚህ በዚያው ዓመት ክርክሩን ለመፍታት የንቅያ ጉባኤ ተጠራ። ጉባኤው የአሪያኒስም ክርክር ትቶ ኢየሱስ «ዕውነተኛ አምላክ»ና «ከአብ ጋር አንድ ባሕርይ አለው» በማለት የንቅያ ጸሎተ ሃይማኖትን አዘጋጁ። ነገር ግን የአሪያኒስም ክርክር በዚህ ጉባኤ ጸት አላለም ነበር። የአሪዩስ ወገን ይበረታ ነበር፤ ከቆስጠንጢኖስም የተከተለው ንጉሥ ልጁ 2 ቆስጠንቲዩስ ዝንባሌ ለአሪያኖች ነበር። ከእርሱም የተከተለው ዩሊአኖስ ከሐዲ የድሮ አረመኔነት ወዳጅ ነበርና የንቅያ ክርስትናን ለማቃወም ማናቸውንም ዓይነት ሌሎችን እምነቶች ይደግፍ ነበር። ከሦስት ዓመታት ብቻ በኋላ ግን ዩሊያኖስ በፋርስ ጦርነት ዓረፈና አዲሱ ንጉሥ ዮቪያኑስ እንደገና ክርስቲያን ነበር። እስከ 371 ዓም ድረስ ከጤዎዶስዮስ በፊት በምሥራቅ የነገሠው ቫሌንስ የአሪያኒስም ምእመን ሆኖ ነበር። በምዕራቡ መንግሥት ግን የሕዝቡ ዋናው እምነት የንቅያ (የሥላሴ) እምነት ነበር። ቴዎዶስዮስ እራሱ በእስፓንያ ተወልዶ የንቅያ ምዕመን ሲሆን በዚያን ጊዜ እሱ የምሥራቅ መንግሥት ቄሣር ሆነ። የምዕራብ ቄሣሮች ግራቲያንና የ፭ ዓመት ልጅ 2 ዋሌንቲኒያን ሲሆኑ ግራቲያን ደግሞ የንቅያ እምነት ደጋፊ ነበር። ስለዚህ ሦስቱ ቄሣሮች በተሰሎንቄ ተገኛኝተው በተሰሎንቄ አዋጅ ተስማሙ። IMPPP."} {"id": "44121", "contents": "ሷይቩስ (ወይም ሿብ) የጀርመን መምኅር ዮሐንስ አቬንቲኑስ ባሳተመው ዜና መዋዕል ዘንድ፣ በጥንት የጀርመን አገር ፰ኛው ንጉሥ ነበረ። በሮማይስጥ እንደ ጻፈው፣ ከአባቱ ጋምብሪቪዩስ ቀጥሎ ለ52 ዓመታት (ምናልባት 1975-1923 ዓክልበ. ግድም) ነገሠ። (በጀርመንኛ በጻፈው ዕትም ግን ለ46 ዓመታት እንደ ነገሠ ይላል።) በዮሐንስና ሌሎች ምንጮች ዘንድ ይህ ሷይቩስ በጌርማኒያ የኖረውን ስዌቪ ብሔር መሠረተ፤ ከርሱም ብዙ ሕዝቦች ወጡ ወይም ተከፈሉ፦ አንግሊ፣ ላንጎባርዲ፣ ማርኮማኒ፣ ኳዲ፣ ሩግያውያን፣ የስዊድን ሰዎች፣ የስካኒያ ሰዎች፣ ሲቶናውያን፣ ሲሌስያውያንና ሊቮንያውያን ይዘርዝራል። በታወቀው ታሪክ፣ እነዚህ ስዌቪ በ፭ኛው ክፍለ ዘመን በሮሜ መንግሥት ውድቀት ጊዜ ከጌርማኒያ ወጥተው እስከ ዛሬው ፖርቱጋልና ስፔን ድረስ ፈለሱ። ብሔራቸው በተለይ ከኤልበ ወንዝና ኦደር ወንዝ መካከልና ከዚያ ወደ ደቡባዊ ስዊድን አገር ሲሆን፣ ማርኮማኒ የተባሉት ግን ከኤልበ ምዕራብ እስከ ዳኑብ ወንዝ ድረስ፤ ሲቶናውያንም ከኦደር ምሥራቅ እስከ ቪስቱላ ወንዝ ድረስ እንደሠፈሩ ይላል። በምሥራቃቸው ደግሞ ጌታያውያንና ዳክያውያን ብሔሮችና የካርፓትያ ተራሮች ወሰናቸው። አንዳንዴም ሷይቩስ የዙሪክ መሥራች ተብሏል። በሷይቩስ ዘመን ሄርኩሌስ ሊቢኩስ በእስፓንያ ነግሦ ካረፈ በኋላ (1929 ዓክልበ.) እናቱ ኢሲስ (የኦሲሪስ አፒስ ንግሥት) ወደ ጀርመን ወደ ሷይቩስ መጣች፤ እህሉን መዝራትና መፍጫት፣ ዳቦን መጋገር፣ ሱፍን መፈተል፣ የዘይትና የወይን ጥቅም እንዳስተማረች ይባላል። ስለዚህ ነው ሕዝቡ እንደ አምላክ የቆጠራት። ምልክቷንና አረመኔ ሥርዓቷን በጀርመን ከሊቡርኒያ ኢንዳስገባች ይለናል። ከዚያ ጀርመንን ትታ ወደ ጣልያን ሄደች። ሷይቩስ በርሱ በኩል ደግሞ እንደ አምላክ ይቆጠር ጀመር ይላል አቨንቲኑስ። ከዚያ ልጁ ቫንዳሉስ ተከተለው። ^ የስዊስ ዜና መዋዕል 1596 ዓ.ም. (ጀርመንኛ)"} {"id": "33747", "contents": "ስምህን ቄስ ይጥራው በአማርኛ ፈሊጣዊ አነጋገር የሆነ ዘይቤ ነው። እርግማን። ሙት። ስትሞት ቄስ ስምህን ይጥራው።"} {"id": "33759", "contents": "አዋይ ከቤት ጋር በብዛት የሚያያዝ የመንፈስ አይነት ነው። ከቦታም ጋር ሊያያዝ ይችላል። ሴትም ሆነ ወንድሊሆን ይችላል። አንድ አንድ የኢትዮጵያ ሰዎች ለቤቱ አዋይ በማለት ምግብ በባዶ ጠረጴዛ ላይ ሲተው ይስተዋላሉ ። ^ Reidulf Knut Molvaer: Socialization and social control in Ethiopia (1995) Page 47"} {"id": "31155", "contents": "አሃን በኮሪያ የነገሠ ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "41865", "contents": "አንቅቲፊ በደቡብ (ላይኛ) ግብጽ በ1ኛው ጨለማ ዘመን የነቀን (3ኛው) እና የበህደት (2ኛው) ኖሞች ገዢ ነበረ። በዚያው ዘመን ከጤቤስ የራቁት ክፍሎች ወደ ደቡብም ሆነ ወደ ስሜን ከጤቤስ ፈርዖኖች (11ኛው ሥርወ መንግሥት) ያመጹ ነበር። ስለዚህ አንቅቲፊ የጤቤስ መንግሥት ተጋጣሚ እና የ«ቀቲዎች» ወገን (በ10ኛው ሥርወ መንግሥት በስሜን ግብጽ የገዙ) ደጋፊ ነበር። ይህ ምናልባት በጤቤስ ፈርዖን 1 አንተፍ ዘመን ይሆናል። የአንቅቲፊ ሕይወት ታሪክ በመቃብሩ ግድግዳዎች ስለ ተቀረጸ ይታወቃል። 1ኛው ኖም ከ2ኛውና 3ኛው ኖሞች ጋር በጤቤስ (4ኛው ኖም) ላይ እንደ ተባበሩ ይገልጻል። ሥራዊቱ ወደ ጤቤስ ዙሪያ ሄዶ የጤቤስ ሰዎች ፈርተው ከከተማቸው ለመውጣት አልደፈሩም በማለት ይመካል። የረሃብ ዘመን ሲሆን አንቅቲፊ ደቡብ ግብጽን በገብስ ይመግብ ነበር። ከዚህ በላይ ገብሱን ወደ ስሜንና ወደ ደቡብ ልኮ በንግድ ለመዋቢያ ዘይት ወይም ሌላ ሸቀጣሸቀጥ ይለዋወጥ ነበር። እንዲህ ስላደረገ፥ አንቅቲፊ ለራሱ የነበረው አስተያየት ታላቅ ነበር። «እኔ ወደር የለሽ ጀግና ነኝ... ወደ ፊት የሚመጡ ትውልዳት በ1 ሚሊዮን ዓመታት ውስጥ የእኔን ሥራዎች መወዳደር አይቻላቸውም!» በመቃብሩ ጽሑፍ ብሏል። የአንቅቲፊ ሕይወት ታሪክ"} {"id": "41901", "contents": "ኢሊኖይ ከአሜሪካ 50 ክፍላገራት 1ዱ ነው።"} {"id": "33885", "contents": "ሎጋሪዝም ማለት አንድ ቁጥር በስንት ቢነሳ ሌላን ቁጥር ሊሰጥ እንደሚችል የሚሰላበት የሒሳብ መሳሪያ ነው። በሒሳብ ቋንቋ ሎጋሪዝም እንዲህ ይጻፋል፣ log a ⁡ b {\\displaystyle \\log _{a}b} ትርጓሜውም «የቁጥር b ሎጋሪዝምን ከመሠረት ቁጥር a አንጻር» ፈልግ ሲሆን «መሠረት ቁጥር a በስንት ቢነሳ ቁጥር b ን ይሰጣል?» ከማለት ጋር አንድ ነው። log a ⁡ b = x {\\displaystyle \\log _{a}b=x\\,} ሆነ ማለት a x = b {\\displaystyle a^{x}=b\\,\\!} ነው። ለምሳሌ፦ log 3 ⁡ 9 = 2 {\\displaystyle \\log _{3}9=2\\,} ሲነበብ «የ 9 ሎጋሪዝም ከመሠረት 3 አንጻር ይሆናል 2» ምክንያቱም 32 = 9 ስለሆነ። ሎጋሪዝምን ፈልስፎ ለመጀመሪያ ጊዜ ያሳተመው ስኮትላንዳዊው ጆን ኔፐር ነበር።"} {"id": "42063", "contents": "ኒው ሜክሲኮ (New Mexico) ከአሜሪካ 50 ክፍላገራት 1ዱ ነው። የስሙ ትርጉም «አዲስ ሜክሲኮ» ሲሆን ሜክሲኮ የሚለው ስም ከመሺካ (አዝቴክ) ብሔር መጣ።"} {"id": "42075", "contents": "ኖርዝ ዳኮታ (North Dakota /ኖርስ ደ-'ኮ-ደ/፣ «ስሜን ዳኮታ») ከአሜሪካ 50 ክፍላገራት 1ዱ ነው።"} {"id": "31233", "contents": "ሮጤኽታይድ ማክ ማይን በአይርላንድ አፈ ታሪክ ከ995 እስከ 970 ዓክልበ. ግድም ድረስ የአየርላንድ ከፍተኛ ነጉሥ ነበር። የአይርላንድ ታሪኮች እንዳሉት የሮጠኽታይድ ዘመን ለ25 ዓመታት ቆየ። የላውድ አቆጣጠሮች (1014 ዓም ተቀነባብሮ) እና የድሮ አቆጣጠር በመከተል፣ ይህ ከ995 እስከ 970 ዓክልበ. ድረስ ይሆናል። (በኋላ የታዩት ታሪኮች ግን ከዚያ በፊት ያደርጉታል።) (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31239", "contents": "ሴትና አይርት በአይርላንድ አፈ ታሪክ ከ970 እስከ 965 ዓክልበ. ግድም ድረስ የአየርላንድ ከፍተኛ ነጉሥ ነበር። የአይርላንድ ታሪኮች እንዳሉት የሴትና ዘመን ለ5 ዓመታት ቆየ። የላውድ አቆጣጠሮች (1014 ዓም ተቀነባብሮ) እና የድሮ አቆጣጠር በመከተል፣ ይህ ከ970 እስከ 965 ዓክልበ. ድረስ ይሆናል። (በኋላ የታዩት ታሪኮች ግን ከዚያ በፊት ያደርጉታል።) (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31245", "contents": "ቢጥ በአየርላንድ አፈ ታሪክ ከሁሉ መጀመርያ በአየርላንድ የደረሰው ሰው ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31251", "contents": "ብሬሳል ቦ-ዲባድ በአይርላንድ አፈ ታሪክ ከ78 እስከ 67 ዓክልበ. ድረስ የአየርላንድ ከፍተኛ ነጉሥ ነበር። የአይርላንድ ታሪኮች እንዳሉት የብሬሳል ዘመን ለ11 ዓመታት ቆየ። የላውድ አቆጣጠሮች (1014 ዓም ተቀነባብሮ) በመከተል፣ ይህ ከ78 እስከ 67 ዓክልበ. ድረስ ይሆናል። (በኋላ የታዩት ታሪኮች ግን ከዚያ በፊት ያደርጉታል።) (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "42411", "contents": "ኤብላ የሶርያ ጥንታዊ ከተማ ነበር። ዛሬው ሥፍራው በአረብኛ ተል ማርዲኽ ተብሎ የኤብላ ጽላቶች የተገኙበት ፍርስራሽ ነው። ከአካድ ንጉሥ ታላቁ ሳርጎን አስቀድሞ በሆነው ዘመን ኤብላ ሰፊ መንግሥት በሶርያ ዙሪያ እንደ ነበረው ይታወቃል። የጽላቶች ቤተ መዝገብ ሕንጻ የተቃጠለበት ጊዜ የሚከራከር ነው። ሦስት ዋና አስተያየቶች አሉ፤ 1) ከሳርጎን በፊት በኤብላ ተፎካካሪ በማሪ፤ 2) በሳርጎን እራሱ፤ ወይም 3) በሳርጎን ልጅ ልጅ በናራም-ሲን። አሁን በሳርጎን ዘመን በ2074 ዓክልበ ግድም እንደ ጠፋ ቢመስልም በሳርጎን ወይም በማሪ ሰዎች እጅ መጥፋቱን እርግጠኛ አይደለም። ኤብላ መቼ እንደ ተመሠረተ ባይታወቅም ምናልባት 2400-2350 ዓክልበ. (ኡልትራ አጭር አቆጣጠር) እንደ ሆነ ሊገመት ይቻላል። የሥነ ቅርስ ሊቃውንት ግን እስከ 3000 ዓክልበ."} {"id": "3793", "contents": "ሞቃዲሾ (ሶማልኛ፦ Muqdisho ሙቅዲሾ) የሶማሊያ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 1,208,800 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 02°02′ ሰሜን ኬክሮስ እና 45°21′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል። በ50 ዓም ገደማ በግሪክኛ በተጻፈው «የቀይ ባሕር ጉዞ» ዘንድ፣ ከ«በርበሮች» ነጻ ከተሞች (በሶማሊያ ስሜን ዳር) በኋላ፣ ከሶማሊያ ምዕራብ ዳር ጀምሮ እስከ አሁን ሞዛምቢክ ድረስ ያለው ጠረፍ ወይም «አዛኒያ» ለሒምያር (የመን) ንጉሥ ካሪብ ኢል ተገዥ ነበር። በዚህም ጊዜ «የሳራፒዮን ፈሳሽ» ይጠቅሳል፣ ይህም የሞቃዲሾ ሥፍራ (ዋቢ ሸበሌ ወንዝ አፍ) እንደ ነበር ይታስባል። ሞቃዲሾ ከ686 ዓ.ም. ጀምሮ ታውቆአል። በዚያን ጊዜ ሡልጣን አብዱል ማሊክ ቢን ሙሪያሚ እንደራሴውን እንደሾመበት ይባላል። የወደቡም መጀመርያ ስም «ሐማር» ተባለ። ከመካከለኛ ዘመን በናዲር ብዙ መሐለቅ ከቻይና በመገኘቱ፣ ከሩቅ አገሮች ንግድ እንደ ተደረገ ይመሰክራል። የዛንዚባር ሡልጣን በ1863 ዓ.ም. ከተማውን ያዙ። እሳቸው በ1884 ዓ.ም. ለጣልያኖች አከራዩት። በ1897 ዓ.ም. ጣልያኖች በሙሉ ገዙትና የጣልያ ሶማሊያ መቀመጫ ሆነ። የእንግሊዝ ሃያላት ከጣልያ በ2ኛ አለማዊ ጦርነት በ1933 ዓ.ም. ያዙት። በኅዳር ወር 1942 ዓ.ም. ጣልያኖች እንዲመልሱ ተፈቀደ። በ1952 ዓ.ም. ሶማሊያ ነጻ አገር በሆነበት ወቅት ሞቃዲሾ የአገሩ ዋና ከተማ ሆነ።"} {"id": "5083", "contents": "1 January 1621 - 7 September 1621 እ.ኤ.ኣ. = 1613 ዓ.ም. 8 September 1621 - 31 December 1621 እ.ኤ.ኣ. = 1614 ዓ.ም."} {"id": "5089", "contents": "1 January 1618 - 7 September 1618 እ.ኤ.ኣ. = 1610 ዓ.ም. 8 September 1618 - 31 December 1618 እ.ኤ.ኣ. = 1611 ዓ.ም."} {"id": "5095", "contents": "1 January 1615 - 8 September 1615 እ.ኤ.ኣ. = 1607 ዓ.ም. 9 September 1615 - 31 December 1615 እ.ኤ.ኣ. = 1608 ዓ.ም."} {"id": "5101", "contents": "1 January 1612 - 7 September 1612 እ.ኤ.ኣ. = 1604 ዓ.ም. 8 September 1612 - 31 December 1612 እ.ኤ.ኣ. = 1605 ዓ.ም."} {"id": "5107", "contents": "1 January 1609 - 7 September 1609 እ.ኤ.ኣ. = 1601 ዓ.ም. 8 September 1609 - 31 December 1609 እ.ኤ.ኣ. = 1602 ዓ.ም."} {"id": "49389", "contents": "ፍርዝቢ ውይም በራሪ ዲስክ የሚወረወር የፕላስቲክ ጨወታ ነው። በቅርጹ ምክንያት ዲስኩ ሲወረወር በፍጥነት እየተሽከረከረ ይበርራል። በመጣሉና በመያዙ ብዙ የጨወታና የስፖርት አይነቶች ይወደዳሉ። ፍርዝቢ መጀመርያ ባለፈው ክፍለዘመን ዘመናዊ ሆነ። በ1930 ዓም በካሊፎርኒያ ውቅያኖስ ዳር ፍሬድ ሞሪሦን የተባለ አሜሪካዊ ሰው የፈንዲሻ ቆርቆሮ ክዳን ከእጮኛው ጋራ እርስ በርስ ይወራወሩ ነበር። ከትንሽ በኋላ ክብ የኬክ መጥበሻ ከፈንዲሻ ክዳን ይልቅ መወርወሩን አገኙ እና በውቅያኖስ ዳር ላይ «በራሪ ኬክ ድስት» ይሸጡ ጀመር። ከሁለተኛው የአለም ጦርነት ጊዜ በኋላ በ1938 ዓም ሞሪሦን «ውርሎ-ወይ» የሚባል የፕላስቲክ በራሪ ጨዋታ ነደፈ። በ1940 ዓም «ፍላይን ሶሰር» ተብሎ ይሠራ ጀመር፣ ብዙ ግን አልሸጡም። በ1947 ዓም ሞሪሦኖች የተሻለ ንድፍ «ፕሉቶ ፕላተር» ተብሎ አወጡ። በ1949 ዓም ዋም-ኦ የሚባል ጨዋታ ድርጅት መብቶቹን ገዙ። በኒው ኢንግላንድ አቅራቢያ ደግሞ ወጣቶች እንዳጋጣሚ የፍርዝቢ ሳንቡሳ ድርጅት ቆርቆሮች ይወረወሩ ነበር። በጨወታቸው ሲወረወሩ «ፍርዝቢ» ብለው ይጮሁ ነበር፤ ዲስኩንም «ፍርዝቢ» ስላሉት የዋም-ኦ ፕላስቲክ «ፕሉቶ ፕላተር» ደግሞ «ፍርዝቢ\"\" ይሉት ነበር። ስለዚህ፣ በ1949 ዓም የ«ፕሉቶ ፕላተር» ስም በይፋ «ፍርዝቢ» ሆነ። በ1956 ዓም ኤድዋርድ ኸድሪክ ንድፉን እንደገና አሻሸለ። ዛሬ የ«ፍርዝቢ» ስም በትክክል የዋም-ኦ ድርጅት መብት ቢባልም፣ እንዲህ የሚመስል የሌላ ድርጅት ተወርዋሪ ፕላስቲክ ዲስኮች በጠቅላላ «ፍርዝቢ» በመባል ታውቀዋል።"} {"id": "45321", "contents": "የ “እስልምና እና የታላቁ ነቢይ የሙሐመድ ታሪክ” [1] መጽሃፍ ደራሲ ናቸዉ። ሐጂ ሙሐመድ ሣኒ ከዚያች መጽሐፍ በፊት (በ1963) ከሼኽ ሰይድ ሙሐመድ ሳዲቅ ጋር በመሆን ቅዱስ ቁርኣንን ወደ አማርኛ ተርጉመዋል። ሓጂ ሙሐመድ ሣኒ ሐቢብ የሚጠቀሱበት ሌላው ታሪክ የኢትዮጵያው መጅሊስ እንዲመሰረት ያደረጉት ተጋድሎ ነበር። በንጉሡ ዘመን መጅሊስ የሚባል ነገር አይታወቅም(“መጅሊስ” ይቅርና ዐረፋና ዒድ አልፈጥርም አይከበሩም ነበር)። በመሆኑም የኢትዮጵያዊያን ሙስሊሞችን መብትና ጥቅም በጋራ የሚያስከብር ተቋም አልነበረም። ሙስሊሞችን ወክሎ የሚናገር፣ የሃጂና ዑምራ ጉዞአቸውን የሚያቀላጥፍ፣ መስጂዶችንና አውቃፍን የሚገነባና የሚያስተዳድር ተቋም ያስፈልግ ነበር። ሓጂ ሙሐመድ ሣኒ ከሌሎች ዑለማ ጋር በመሆን ሙስሊሞች የራሳቸው ተቋም እንዲኖራቸው ለረጅም ጊዜ ይሟገቱ ነበር። የ1966ቱ አብዮት ሲፈነዳ ህዝበ ሙስሊሙ መብቱ እንዲከበርለት የሚጠይቀውን የሚያዚያ 20/1966 ታላቅ ህዝባዊ ሰልፍ አደረገ። ሓጂ ሙሐመድ ሳኒ ሐቢብም የመጅሊሱን ጉዳይ ይዘው ከመንግሥት ጋር መሟገታቸውን ቀጠሉ። በአላህ ፈቃድ ትግሉ ሰምሮ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት በብሄራዊ ደረጃ ተቋቋመ። ሓጂ ሙሐመድ ሣኒም ይህንን ተቋም እስከ እለተ ሞታቸው ከመሩት በኋላ በ1981 አረፉ። አላህ ስራቸውን ይውደድላቸው። [2]"} {"id": "4027", "contents": "ቪንሶን ማሲፍ በአንታርክቲካ የሚገኝ ተራራ ሲሆን ከአለም በከፍታ 8ኛ ደረጃውን ይዟል። ቺሌ ይገባኛል ከምትላቸው የአንታርክቲካ ግዛቶች መካከል ይገኛል።"} {"id": "5329", "contents": "1 January 1499 - 7 September 1499 እ.ኤ.ኣ. = 1491 ዓ.ም. 8 September 1499 - 31 December 1499 እ.ኤ.ኣ. = 1492 ዓ.ም."} {"id": "5335", "contents": "1 January 1496 - 6 September 1496 እ.ኤ.ኣ. = 1488 ዓ.ም. 7 September 1496 - 31 December 1496 እ.ኤ.ኣ. = 1489 ዓ.ም."} {"id": "5347", "contents": "1 January 1490 - 6 September 1490 እ.ኤ.ኣ. = 1482 ዓ.ም. 7 September 1490 - 31 December 1490 እ.ኤ.ኣ. = 1483 ዓ.ም."} {"id": "5353", "contents": "1 January 1487 - 7 September 1487 እ.ኤ.ኣ. = 1479 ዓ.ም. 8 September 1487 - 31 December 1487 እ.ኤ.ኣ. = 1480 ዓ.ም."} {"id": "49509", "contents": "አቢ-ኤሹሕ ከ1624 እስከ 1596 ዓክልበ. ድረስ (ኡልትራ አጭር) የባቢሎን 8ኛ ንጉሥ ነበረ። አባቱን ሳምሱ-ኢሉናን ተከተለው። ለአቢ-ኤሹሕ ዘመን የተለያዩ የዓመት ስሞቹ ታውቀዋል፣ ቅደም-ተከተላቸው ግን አይታወቅም። በአንዱ አመት ካሣውያን አንዳሸነፈ ይዘገባል፤ በሌላው ኤሽኑናን ድል ማድረጉን ይነገራል። በተረፈ የዓመት ስሞቹ የአረመኔነት ሕንፃዎችና ጣኦታት ስለ መሥራቱ ናቸው። አንዱ ዜና መዋዕል ያለበት ጽላት (ABC 20) እንደሚገልጽ፣ አቢ-ኤሹሕ በኢሉማ-ኢሊ ላይ በመዘመት ጤግሮስ ወንዝን ገደበ፣ ሊይዘው ግን አልቻለም። በዘመኑም የኤላም ንጉሥ ኩቲር-ናሑንቴ ውርሮ ኤላማውያን 30 የባቢሎኒያ ከተሞች ዘረፉ። በሌላው ጽላት «በንጉሥ አቢ-ኤሹሕ ዘመን ጊሚል-ጉላ እና ታቂስ-ጉላ መምህሮቹ ነበሩ» ይላል። የአቢ-ኤሹሕ ስም በበርካታ ሌሎች ቅርሶች ተገኝቷል። የአቢ-ኤሹሕ ተከታይ ልጁ አሚ-ዲታና ነበረ። የአቢ-ኤሹሕ ዓመት ስሞች"} {"id": "49551", "contents": "ምሻምሾ በኢትዮጵያ ከሚከበሩት በዓላት አንዱ ነው። በ1902 ዓ.ም በታተመው የትብብር ሥራቸው፣ አለቃ ታየ ሚሻ ሚሾ፣ የኢየሱስ ክርስቶስን ስቅላት ለማስታዎስ በስቅለት ቀን፣ በዓመት ኣንድ ጊዜ እንደሚካሄድ ያሰፍራሉ። እንደርሳቸው አባባል፣ ሚሻ ሚሾ እሚለው ሃረግ የመጣ ውሾ ዉሾ ከሚል ኢየሱስ በተሰቀለ ጊዜ ከተሰነዘረ ስደብ ትውስታ ነው። ሕጻናት ሚሻ ሚሾ ብለው አንድ ቤት ሲጨፍሩ፣ ከቤቱ ዱቄት፣ አዋዜ፣ ቅባ ኑግ ወይንም ጬው እንዲሰጣቸው በመጠበቅ ነው። ይህን ያገኙ እንደሆን፦ «ዕድሜ የማቱሳላን ጽድቅ የላሊበላን ይስጥለነ።» ብለው መርቀው ይሄዳሉ። ከተነፈጉ ደግሞ፦ «እንደ ሰፌድ ይዘርጋሽ፣ እንደ ማጭድ ይቆልምሽ፤ ቁመት ያውራ ዶሮ፣ መልክ የዝንጀሮ፤ ግማት የፋሮ ይስጥሽ። » ብለው ተራግመው ይሄዱ እንደነበር አለቃ ታየ ትውፊቱን አስቀምጠዋል። በአሁኑ ዘመን ከሚቀነቀኑ ዜማዎች ውስጥ ይሄ ይገኝበታል፦ ወይ ሚሻ ሚሾ፣ ሚሻ ሚሾ፣ አንድ አውራ ዶሮ፣ እግሩን ተሰብሮ፣ እሜቴ፣ ይነሱ፣ ጉስጉሳ ይዳብሱ። ^ Mittwoch, Eugen, 1876-1942. Abessinische Kinderspiele. Berlin: Gedruckt in der Reichsdruckerei, 1910. ገጽ ፲፪ ^ https://babel.hathitrust.org/cgi/pt?id=mdp.39015049010567;view=1up;seq=16"} {"id": "49569", "contents": "አረማይክ ወይም አራማይስጥ፣ የሶርያ ቋንቋ ወዘተ. ( ܐܪܡܝܐ‎ /አራማያ/) ከሴማዊ ቋንቋዎች አንዱ ሲሆን በመካከለኛ ምሥራቅ ከጥንት ጀምሮ ታውቋል። መጀመርያ የአረማይክ ጽሑፎች ከ1000 ዓክልበ. ግድም በፊንቄ አልፋቤት ነበሩ፤ ይህም የአራም ሕዝብ የተናገሩት ጥንታዊ አራማይስጥ ነበር። በአንድ አስተሳሰብ ቋንቋቸው ከ1100 ዓክልበ. አስቀድሞ ሑርኛ ይሆን ነበር፤ የአሦርም መንግሥት ከገዙአቸው በኋላ እንደ አካድኛ ሴማዊ ሆነ። ከ800 ዓክልበ. አካባቢ በኋላ የራሱ አረማይክ አልፋቤት ከፊንቄ አልፋቤት ተለማ። በ740 ዓክልበ. የአሦር ንጉሥ 3 ቴልጌልቴልፌልሶር አረማይስጥ ከአሦርኛ (አካድኛ) ጋር ይፋዊና መደበኛ ቋንቋ አደረገው። ከዚያ ጀምሮ የአረማይስጥ ጥቅም እየተስፋፋ የአካድኛ ጥቅም በየጊዜ ይቀነስ ነበር። ከአሦር ውድቀት (617 ዓክልበ.) በኋላ በባቢሎኒያ መንግሥት፣ ከባቢሎኒያም ውድቀት (547 ዓክልበ.) በኋላ በፋርስ አሓይመኒድ መንግሥት ውስጥ፣ አረማይክ መደበኛና ይፋዊ ቋንቋ ተደረገ፣ ስለዚህ ጥቅሙ በሰፊ ከግብጽ እስከ ባክትሪያ ድረስ ይዘረጋ ነበር። በዕብራይስጥ መጽሐፍ ቅዱስ የተገኘው አራማይክ በተለይ በትንቢተ ዳንኤል ከዚሁ ዘመን ነው። የፋርስ መንግሥት ለታላቁ እስክንድር ከወደቀ በኋላ (339 ዓክልበ.) ግሪክኛ ደግሞ ከአረማይክ ጋር መደበኛ ቋንቋ ተደረገ። በኢየሱስ ዘመነ ስብከት 25 ዓም ገደማ፣ የይሁዳ ሕዝቦች መነጋገሪያ አረማይክ ሆኖ ስለ ቀረ፣ ኢየሱስ የሰበከላቸው በአረማይክ ነበር። ወንጌል የተጻፈው በግሪክ ቢሆንም፣ በግሪኩ ውስጥ አንዳንድ አረማይክ ቃላት በንግግሩ ውስጥ ተጽፈዋል፦ ለምሳሌ «ጣሊታ» (ሴት ልጅ) ማር."} {"id": "49587", "contents": "የቱርክ ወታደሮች (መለጠፊያ:Lang-tr), የቱርክ ሪፐብሊክ ወታደራዊ ኃይሎች ናቸው. www.tsk.tr"} {"id": "49605", "contents": "ኣራስ ነብር ማለት ቁጡ፣ ኃይለኛ፣ እራስን ለመከላከል በጣም ዝግጁ። አዲስ የዎለደች ነብር ልጇን ለመጠበቅ ስትል ኃይለኛ እንደሆነች።"} {"id": "49611", "contents": "ቡሽ ባርኔጣ ከቡሽ ወይንም ከግንደ ብሌን የተሠራ ባርኔጣ ሲሆን በዓለም ዙሪያ በአንዳንድ ወታደራዊ ወግ ልብስ እንዲሁም በሕዝቡ መካከል የሚታይ ቄንጥ ነው። ከሕንድ ቡሽ (ሾላፒስ) የተሠሩት ባርኔጦች መጀመርያ በስፓኒሾች በፊሊፒንስ በ1840 ዓም አካባቢ ሲሆን፣ በሙቀት ሀገራት በገሞጂ በጣም ስለሚስማማ በቶሎ ወደ ፈረንሳይ፣ ብሪታንያ፣ ጣልያንና ጀርመን ኃያላት ተስፋፋ። በአንዳንዶች ዘንድ የቅኝ አገር ምልክት ቢታስብም፣ በተረፈ በበርካታ ሌሎች አገራት ተወዳጅነትና ሰፊ ጥቅም አግኝቷል። እስከ ዛሬ ድረስ በተለይ ለምሳሌ በቬትናም፣ ብሪታንያ፣ ካናዳ፣ አሜሪካ፣ ኔዘርላንድ፣ ቶንጋ በአንዳንድ ጭፍሮች ሊታይ ይችላል፣ እንዲሁም የክብር ዘበኞች በታይላንድ፣ ፊሊፒንስ፣ ሞናኮ፣ ዚምባብዌ እና ፖሊሶች ወይም የትራፊክ ፖሊሶች በስሪ ላንካ፣ ሕንድና ጣልያን የቡሽ ባርኔጣን ለብሰውታል። በኢትዮጵያም በተለይ በቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ዘመነ መንግሥት እስከ 1967 ዓም ድረስ በክቡር ዘበኞች እንዲሁም በጃንሆይ እራሳቸው ይታይ ነበር። ቡሽ ባርኔጦች ብዙ ልዩ ልዩ ቅርጾች አሏቸው፣ በታይላንድ ዘበኞች በፎቶው እንደሚታይ አንዳንዴ አንድ ነጥብ በአናት ላይ አቁመዋል።"} {"id": "5905", "contents": "1 January 1214 - 4 September 1214 እ.ኤ.ኣ. = 1206 ዓ.ም. 5 September 1214 - 31 December 1214 እ.ኤ.ኣ. = 1207 ዓ.ም."} {"id": "5929", "contents": "1 January 1202 - 4 September 1202 እ.ኤ.ኣ. = 1194 ዓ.ም. 5 September 1202 - 31 December 1202 እ.ኤ.ኣ. = 1195 ዓ.ም."} {"id": "5953", "contents": "1 January 1190 - 4 September 1190 እ.ኤ.ኣ. = 1182 ዓ.ም. 5 September 1190 - 31 December 1190 እ.ኤ.ኣ. = 1183 ዓ.ም."} {"id": "5965", "contents": "1 January 1184 - 4 September 1184 እ.ኤ.ኣ. = 1176 ዓ.ም. 5 September 1184 - 31 December 1184 እ.ኤ.ኣ. = 1177 ዓ.ም."} {"id": "5977", "contents": "1 January 1178 - 4 September 1178 እ.ኤ.ኣ. = 1170 ዓ.ም. 5 September 1178 - 31 December 1178 እ.ኤ.ኣ. = 1171 ዓ.ም."} {"id": "5983", "contents": "1 January 1175 - 5 September 1175 እ.ኤ.ኣ. = 1167 ዓ.ም. 6 September 1175 - 31 December 1175 እ.ኤ.ኣ. = 1168 ዓ.ም."} {"id": "5995", "contents": "1 January 1169 - 4 September 1169 እ.ኤ.ኣ. = 1161 ዓ.ም. 5 September 1169 - 31 December 1169 እ.ኤ.ኣ. = 1162 ዓ.ም."} {"id": "6691", "contents": "1 January 828 - 1 September 828 እ.ኤ.ኣ. = 820 ዓ.ም. 2 September 828 - 31 December 828 እ.ኤ.ኣ. = 821 ዓ.ም."} {"id": "6697", "contents": "1 January 825 - 1 September 825 እ.ኤ.ኣ. = 817 ዓ.ም. 2 September 825 - 31 December 825 እ.ኤ.ኣ. = 818 ዓ.ም."} {"id": "6709", "contents": "1 January 819 - 2 September 819 እ.ኤ.ኣ. = 811 ዓ.ም. 3 September 819 - 31 December 819 እ.ኤ.ኣ. = 812 ዓ.ም."} {"id": "6733", "contents": "1 January 807 - 2 September 807 እ.ኤ.ኣ. = 799 ዓ.ም. 3 September 807 - 31 December 807 እ.ኤ.ኣ. = 800 ዓ.ም."} {"id": "6745", "contents": "1 January 801 - 1 September 801 እ.ኤ.ኣ. = 793 ዓ.ም. 2 September 801 - 31 December 801 እ.ኤ.ኣ. = 794 ዓ.ም."} {"id": "6751", "contents": "1 January 798 - 1 September 798 እ.ኤ.ኣ. = 790 ዓ.ም. 2 September 798 - 31 December 798 እ.ኤ.ኣ. = 791 ዓ.ም."} {"id": "45465", "contents": "መስፍን ታደሰ የታወቀ እራሱን ከምንም ተነስቶ ከበርቴ ያደረገ ሀበሻ ነው። የወሊሶ የሳሙና ፋብሪካ ከወንድሞቹ መኮንንና ዳንኤል ጋር ባለንብረት ሲሆን፤ ከዛም በላይ በተለያዩ ዘርፎች እንደሚንቀሳቀስም ይታወቃል። መስፍን ታደሰ በጣም ምርጥ አሰሪ መሆኑ በሰራተኞቹ በብዛት የተመሰከረለት የአሰሪዎች ተምሳሌት ነው። ካንዴም አምስት ጊዜ ለሰራተኞቹ ሰርግ መደገሱ የሚታወቅ ሲሆን፣ በቅርቡ ከ2 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ ተደርጎ የመስፍን ታደሰ የሳሙና ፋብሪካ የተመሰረተበትን ሃያ ስድስተኛ አመት ምክንያት በማድረግ በአንድ ቀን ለ26 ሰራተኞቹ ሰርግ መደገሱ በመገናኛ ብዙሓን ተጠቅሷል።"} {"id": "6091", "contents": "1 January 1121 - 4 September 1121 እ.ኤ.ኣ. = 1113 ዓ.ም. 5 September 1121 - 31 December 1121 እ.ኤ.ኣ. = 1114 ዓ.ም."} {"id": "6103", "contents": "1 January 1115 - 5 September 1115 እ.ኤ.ኣ. = 1107 ዓ.ም. 6 September 1115 - 31 December 1115 እ.ኤ.ኣ. = 1108 ዓ.ም."} {"id": "6109", "contents": "1 January 1112 - 4 September 1112 እ.ኤ.ኣ. = 1104 ዓ.ም. 5 September 1112 - 31 December 1112 እ.ኤ.ኣ. = 1105 ዓ.ም."} {"id": "7141", "contents": "1 January 604 - 31 August 604 እ.ኤ.ኣ. = 596 ዓ.ም. 1 September 604 - 31 December 604 እ.ኤ.ኣ. = 597 ዓ.ም."} {"id": "6145", "contents": "1 January 1094 - 3 September 1094 እ.ኤ.ኣ. = 1086 ዓ.ም. 4 September 1094 - 31 December 1094 እ.ኤ.ኣ. = 1087 ዓ.ም."} {"id": "6151", "contents": "1 January 1091 - 4 September 1091 እ.ኤ.ኣ. = 1083 ዓ.ም. 5 September 1091 - 31 December 1091 እ.ኤ.ኣ. = 1084 ዓ.ም."} {"id": "6157", "contents": "1 January 1088 - 3 September 1088 እ.ኤ.ኣ. = 1080 ዓ.ም. 4 September 1088 - 31 December 1088 እ.ኤ.ኣ. = 1081 ዓ.ም."} {"id": "6163", "contents": "1 January 1085 - 3 September 1085 እ.ኤ.ኣ. = 1077 ዓ.ም. 4 September 1085 - 31 December 1085 እ.ኤ.ኣ. = 1078 ዓ.ም."} {"id": "6169", "contents": "1 January 1082 - 3 September 1082 እ.ኤ.ኣ. = 1074 ዓ.ም. 4 September 1082 - 31 December 1082 እ.ኤ.ኣ. = 1075 ዓ.ም."} {"id": "6181", "contents": "1 January 1076 - 3 September 1076 እ.ኤ.ኣ. = 1068 ዓ.ም. 4 September 1076 - 31 December 1076 እ.ኤ.ኣ. = 1069 ዓ.ም."} {"id": "6259", "contents": "ጓንግዶንግኛ ወይም ይውኛ (粵語 / 粤语 /ይውት ይው/) በደቡብ ቻይና የሚናገር ቋንቋ ነው። የቻይንኛ ሷዴሽ በዊኪ-መዝገበ-ቃላት የጓንግዶንግኛ ውክፔዲያ አለ! (ይህ ቋንቋ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "6385", "contents": "1 January 977 - 2 September 977 እ.ኤ.ኣ. = 969 ዓ.ም. 3 September 977 - 31 December 977 እ.ኤ.ኣ. = 970 ዓ.ም."} {"id": "38541", "contents": "ቆላድባ ከተማ የምትገኘው በአማራ ክልል በሰሜን ጎንደር ዞን በደምቢያ ወረዳ ውስጥ ነው ። ከጎንደር ከተማ በስተ ደቡብ 35 ኪ.ሜ ፣ ከጣና ሃይቅ በስተ ሰሜን 30 ኪ.ሜ መካከል ትገኛለች። ቆላድባ የተመሰረተችው በ1930ዎቹ መጀመሪያ አካባቢ ነው። ቆላድባ ከተማ በአሁኑ ስኣት ማለትም 2005 ዓ.ም. በ2 ሰፋፊ ቄበሌወች የተከፈለች ሲሆን የህዝብ ቁጥሩዋም ወደ 25,000 አካባቢ ነው። ከተማዋ የደምቢያ ወረዳ ዋና ከተማ ስትሆን ፣ በውስጡዋም አንድ ቴክንክና ሙያ ፣አንድ መሰናዶ ፣ ሁለት ሁለተኛ ደረጃ ፣ ሁለት መለስተኛ ትምህርት ቤት እንዲሁም ሊሎች የትምህርት ተኩማት ይገግኛሉ። የህዝቡም መተዳደሪያ ግብርና ፣ንግድ ፣ ...... ናቸው። በ1945 ዓ.ም. ቆላድባ ውስጥ በአረብ ነጋዴ የሚካሄድ የኑግ ዘይት መጭመቂያ ነበር። በዚሁ ዘመን አካባቢ 5ሺህ ሰዎች ያለቁበት የወባ እና ሌሎች በሽታ ወረርሽኝ ስለደረሰ የቀደመው የቆላድባ ገበያ በመንግስት ትዕዛዝ ወደ ከፍተኛ ቦታ እንዲዛዎር ተደርጓል። ከ፫ አመት በኋላ በ1948 ዓ.ም. ከኢትዮጵያ የመጀመሪያ ከሆኑት ፬ የጤና ማዕከላት አንዱ በቆላ ድባ ከተማ ተቋቁሟል። ለዚህ ተግባር ሲባል የአካባቢው ህብረተሰብ $ 8,000 ብር አዋጥቷል፣ ማዕከሉም በተከፈተ ወቅት ፶ሺህ ሰዎችን እንዲያስተናግድ ሆኖ ነበር። ^ [F J Simoons, Northwest Ethiopia .., Madison/USA 1960 p 59, 120, 197 ^ [Ethiopia Observer 1957 no 4 p 121] ^ http://www.nai.uu.se/library/resources/dossiers/local_history_of_ethiopia/k/ORTKOB05.pdf"} {"id": "38565", "contents": "'ትንቢት ትንቢት ምንድን ነው? ትንቢት ወደ ፊት ስለሚመጣው ጊዜ ስለሚኾነው ኹኔታ እና ስለሚደረገው ነገር ማወቅ ማሳወቅ ማናገር መናገር መጻፍ ማጻፍ ነው፡፡ ወደፊት ስለሚመጣው ጊዜ ስለሚኾነው ኹኔታ እና ስለሚደረገው ነገር በምን መልኩ ሊያዉቁ ይችላሉ? ቢሉ ስለብዙ ነገር ያውቃሉ! 1. በመንፈስ ቅዱስ ገላጭነት መንፈስ ቅዱስ ወደፊት የሚደረገውን ነገር አቅርቦ እና አጉልቶ የሚያሳያቸው የተመረጡ የተቀደሱ አባቶቻችን አሉ እነዚህም ነቢያት ናቸው፡፡ ትንቢት ከመንፈስ ቅዱስ የሚሰጥ ሀብት ነውና እንደ ነቢዩ ኢሳይያስ እንደ ነቢዩ ኤርምያስ እንደነ ዳንኤል እንደነ ዮናስ እንደነ ሕዝቅኤል እንደነ ዳዊት ወዘተ ያሉት ሀብተ ትንቢት የተሰጣቸው ቅዱሳን ናቸው፡፡ ትንቢታቸውም ማስፈራሪያና ተስፋ ማስቆረጫ አይደለም! ለምሳሌ ኢሳይያስ -- ናሁ ድንግል ትጸንስ ወትወልድ ወልደ ብሎ ጽንሰተ ወልደተ እግዚእን ይናገራል፡፡  በእውነት ደዌያችንን ተቀበለ ሕመማችንንመ ተሸከመ ብሎ መከራ መስቀሉን ያስታውሰናል፡፡ ዳዊት ደግሞ-- ልደቱን - (ቦታ) ናሁ ስማዕናሁ በኤፍራታ ወረከብናሁ ውስተ ዖመ ገዳም፡፡ (ማናት) እምነ ጽዮን ይብል ሰብእ፡፡ ወብእሲ ተወልደ በውስቴታ፡፡ ጥምቀት - (የት)- ባሕርኒ ርእየት ወጎየት ወዮርዳኖስኒ ገብአ ድኅሬኁ፡፡ ሆሳዕና - እም አፈ ደቂቅ ወሕጻናት አስተዳሎከ ስብሐተ፡፡ ስቅለት - (መከራ) - ቀነውኒ እደውየ ወእገርየ ወኆለቁ ኩሎ አእጽምትየ፡፡ እሙንቱሰ ጠይቆሙ ወተዐወሩኒ ወተካፈሉ አልባስየ ለርእሶሙ፡፡ (የት) - እግዚአብሔርሰ ንጉሥ ውእቱ ወገብረ መድኃኒተ በማዕከለ ምድር (ቀራንዮ) ትንሣኤ- ወተንሥአ እግዚአብሔር ከመ ዘንቃሕ እምንዋም፡፡ ዕርገት- ዐርገ እግዚአብሔር በይባቤ፡፡ ወእግዚእነ በቃለ ቀርን፡፡ 2."} {"id": "6487", "contents": "1 January 927 - 3 September 927 እ.ኤ.ኣ. = 919 ዓ.ም. 4 September 927 - 31 December 927 እ.ኤ.ኣ. = 920 ዓ.ም."} {"id": "6493", "contents": "1 January 924 - 2 September 924 እ.ኤ.ኣ. = 916 ዓ.ም. 3 September 924 - 31 December 924 እ.ኤ.ኣ. = 917 ዓ.ም."} {"id": "6541", "contents": "1 January 901 - 2 September 901 እ.ኤ.ኣ. = 893 ዓ.ም. 3 September 901 - 31 December 901 እ.ኤ.ኣ. = 894 ዓ.ም."} {"id": "6583", "contents": "1 January 881 - 1 September 881 እ.ኤ.ኣ. = 873 ዓ.ም. 2 September 881 - 31 December 881 እ.ኤ.ኣ. = 874 ዓ.ም."} {"id": "4801", "contents": "1 January 1762 - 8 September 1762 እ.ኤ.ኣ. = 1754 ዓ.ም. 9 September 1762 - 31 December 1762 እ.ኤ.ኣ. = 1755 ዓ.ም."} {"id": "38613", "contents": "አፋምቦ በአፋር ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "4843", "contents": "1 January 1741 - 8 September 1741 እ.ኤ.ኣ. = 1733 ዓ.ም. 9 September 1741 - 31 December 1741 እ.ኤ.ኣ. = 1734 ዓ.ም."} {"id": "45765", "contents": "ጋሽ ቲም ባርነርስ ሊ ወይም ቲሞሲ ጆን (1955 እ.ኤ.አ) ኢንተርኔት የሰራ እንግሊዛዊ ሰው ነው።"} {"id": "45777", "contents": "ቦኾትኒጻ በፖሎኝ የሚገኝ መንደር ነው። ከ፮ኛው ክፍለ ዘመን ጀምሮ እንደ ተገኘ ከሥነ ቅርስ ይታሥባል። አምባው መጀመርያ በ1332 ዓም አካባቢ ተሠራ። የሕዝቡ ቁጥር 1000 ሰዎች ያሕል ነው።"} {"id": "7729", "contents": "1 January 314 - 29 August 314 እ.ኤ.ኣ. = 306 ዓ.ም. 30 August 314 - 31 December 314 እ.ኤ.ኣ. = 307 ዓ.ም."} {"id": "4909", "contents": "1 January 1708 - 8 September 1708 እ.ኤ.ኣ. = 1700 ዓ.ም. 9 September 1708 - 31 December 1708 እ.ኤ.ኣ. = 1701 ዓ.ም."} {"id": "45921", "contents": "ማርለን ብራንዶ እጅግ ተወዳጅና ዝነኛ የአሜሪካ ፊልም ተዋናይ ነበረ።"} {"id": "45933", "contents": "ይሄ መጣጥፍ ስለ አሜሪካዊ ካርቱን ድመት ነው። ለአሜሪካ ፕሬዝዳንት፣ ጄምስ ጋርፊልድ ይዩ። ጋርፊልድ (እንግሊዝኛ: Garfield) የኮሚክስ ተከታታይ እና የቴሌቪዥን ተከታታዮች ስለ የብርቱካናማ ድመት ነው። ከ2004 እ.ኤ.አ እና ከ2007 እ.ኤ.አ ሁለት ፊልሞች ነበሩ።"} {"id": "4951", "contents": "1 January 1687 - 8 September 1687 እ.ኤ.ኣ. = 1679 ዓ.ም. 9 September 1687 - 31 December 1687 እ.ኤ.ኣ. = 1680 ዓ.ም."} {"id": "4957", "contents": "1 January 1684 - 7 September 1684 እ.ኤ.ኣ. = 1676 ዓ.ም. 8 September 1684 - 31 December 1684 እ.ኤ.ኣ. = 1677 ዓ.ም."} {"id": "45963", "contents": "2021 አመተ ምኅረት፦"} {"id": "45981", "contents": "ሌፕቶስፓይሮሲስ ( የመስክ ትኩሳት በመባል ይታወቃል፤<ማጣቀሻ ስም የአይጥ ማጥመጃ ቢጫ , እና ፒርትርቢያል ትኩሳት ከሌሎች ስሞች መካከል)"} {"id": "7891", "contents": "1 January 233 - 28 August 233 እ.ኤ.ኣ. = 225 ዓ.ም. 29 August 233 - 31 December 233 እ.ኤ.ኣ. = 226 ዓ.ም."} {"id": "7903", "contents": "1 January 227 - 29 August 227 እ.ኤ.ኣ. = 219 ዓ.ም. 30 August 227 - 31 December 227 እ.ኤ.ኣ. = 220 ዓ.ም."} {"id": "38721", "contents": "ጉባ ላፍቶ በአማራ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "38727", "contents": "ጎዛምን በአማራ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "38733", "contents": "ፋርጣ በአማራ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "38763", "contents": "ማንዱራ በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "38769", "contents": "ቡለን (ወረዳ) በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "38775", "contents": "ኮሜሻ በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "46119", "contents": "ቦብ ዲለን (Bob Dylan) እውቅ አሜሪካዊ ዘፋኝ፣ ደራሲ እና አርቲስት ነው። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) Music ሮበርት ቦብ ዳይለን የዓመቱ የኖቤል ሽልማት ተሸላሚ አቀንቃኝ ምንጭ፡- ;ታምራት ሀይሉ/ ;ቁም ነገር መፅሔት  2009 ዓ.ም script html bucin የዓለማችን ከፍተኛው ክብርና ዝና የሚያጎናፅፈው የኖቤል ሽልማትን ለመሸመልም የታጨውና ሽልማቱም ይገባዋል የተባለው የዛሬ 20 ዓመት ነበር፡፡ በዘንድሮው የ2016 የኖቤል ሽልማት ላይ አሜሪካዊው አቀንቃበኝና የዘፈን ግጥም ደራሲ ቦብ ዳይልንን ይሸለማል ብሎ የጠበቀ አልነበረም- ራሱም ጭምር፡፡ ግን ሆነ፡፡ የመጀመሪያው የዘፈን ግጥም ፀሐፊና አቀንቃኝ ሆኖ የኖቤል ሽልማት አሸናፊ ሆኖ ተመረጠ፡፡ የስዊዲን የስነ ፅሑፍ አካዳሚ ባለፈው ሳምንት መጀመሪያ ላይ የ2016 የኖቤል ሽልማት አሸናፊ የሆነውን ቦብ ዳይለንን ስም ሲጠራ ከጋዜጠኞች ግምት ውጪ ሆኖ ነበር፡፡ የአካማዳሚው ቋሚ ዋና ፀሐፊ የሆኑት ሚስስ ሳራ ዴኑስ እንዳሉት ‹ በአሜሪካ የዘፈን ድርሰት ውስጥ አዲስ የመግለፅ ብቃት ያለው ደራሲ› ሲሉ ነበር ያስተዋወቁት፡፡ የ75 ዓመቱ አንጋፋ አርቲስት ቦብ ዳይለን ከግማሽ ምዕተ ዓመት በላይ በፖፕ ሙዚቃ ውስጥ ከፍተኛ ተፅዕኖ ፈጣሪ የሆነ ባለሙያ ነው፡፡ የስዊዲን አካዳሚ ባወጣው መግለጫ ላይ እንዳመለከተው ‹‹ቦብ ዳይለን በስራው ተምሳሌት የሆነ ስራ የሰራ ሰው ነው፡፡ በግጥሙ ስዕል መሳል የሚችል ነው፡፡›› የአካዳሚው አባል የሆኑት ፒተር ዋትስበርግ ‹‹ቦብ ዳይለን ማለት በአሁኑ ወቅት በህይወት ያለ ባለቅኔ ነው› ታዋቂው የኒውስ ዊክ መፅሔት የቦብ ዳይለንን በየኖቤል ሽልማት ማሸነፍ ተከትሎ \"The Einstein of pop music.\""} {"id": "46143", "contents": "ስቬን ኮንስታንትን ፎልፔል  (የትውልድ ቀን ጥቅምት ፮, ፩፱፮፮ በ ሙኒክ ከተማ) የሰብአዊ አና ማህበራዊ ጥናት ላዕለዋይ ብርኪ ቤት ትምህርቲ የቢስነሥ አመራር  መምህር ነው ፤ በጀርመን ውስጥ የአደረጃጀት ንድፈ አሳቢ አና ያኮብስ ዩኒቨርሲቲ ፤ ብሬመን ፣ ጀርመን የሚታወቀውም nአስትራተጂአው አመራር፣ የ ቢስነሥ ዓይነት አና የአውቀት አመራር ነው:: ፎልፔል የኢኮኖሚ፣ የማህበራዊ አና ቢዝነስ አመራር ማስተርስ ዲግሪ ከኦዑግስበርግ ዩኒቨርሲቲ በ፩፱፱፪ አና ፔችዲ ከቅድስት ጋለን ዩኒቨርሲቲ በስዊዘርላንድ ፩፱፰፮ ተቀበለ:: ፎልፔል የፖስት ግራጁኤት ስራውን በሀርቫርድ ዩኒቨርሲቲ በ፩፱፱፮  ጀምሮ፣ ምርምሩን በኦክስፎርድ ዩኒቨርሲቲ አስከ ፪ሺ፩ ቀጠለ:: ከ፩፱፱፮ አስከ ፩፱፱፯  በግሮኒንገን ዩኒቨርሲቲ ፣ እና በኖርዌያን የኢኮኖሚ ትምሕርት ቤት አንደ ረዳት ፕሮፌሠር በመሆን አገልግሏል:: በ፩፱፱፯ ወደ ኮብስ ዩኒቨርሲቲ ፤ ብሬመን ሄደ ፤ አዚህም የቢስነሥ አመራር ፕሮፌሠር በመሆን ተሰየመ:: በ፪ሺ ፎልፔል ደብልዩ ዲ ኤን ወይም ዋይዝ ደሞግራፊክ ኔትዎርክን በብሬመን(ጀርመን) ፈጠረ አናም የድርጅቱ ዳይሬክተር በመሆን ቀጥሏል:: ይህም ድርጅት ግላዊ አና ሳይንሳዊ ወቴቶችን ለአህት ድርጅቶች ህዝብ ነክ ቺግሮች ያቀርባል:: ፎልፔል ለለውጥ አና አመራር ታቃፊ ኩላብ (፩፱፱፯ አስከ ፪ሺ፫) አንደ አርትኦት (አ.አ.እና ዘ.አ.) አባል በመሆን፣  የአውቀት አና የአመራር ታቃፊ ኩላብ(፩፱፱፯ አስከ ፩፱፱፱) አና የአደረጃጀት ጥናት(ታቃፊ ኩላብ) አስከ ፪ሺ፩ አንደ አርትኦት (አ.አ.እና ዘ.አ.) አባል በመሆን አገልግሏል:: የፎልፔል ጥናት የሚያተኩረው ወደ አመራር ፣ የቡድን ውጤት አና ብቁነት ፣ የአውቀት አመራር and የለውጥ አመራር, ህዝብ ነክ አና ልዩነት አመራር ን ነው:: “ዘ ራይዝ ኦፍ ኖውሌጅ ቶዋርድስ አቴንሽን“ ተብሎ የተሰየመው ጽሑፍ ባገኘው ጥቅስ ብዛት ከአውቀት አመራር ውስጥ አንደ ብሉይ ሥነ-ጽሑፍ ተመድቧል::  በ፪ሺ፪ አና ፪ሺ፭ ፎልፔል ከ፵ ዓመት በታች ከሆኑ ፻ ምርጥ ምሁራን ውስጥ  በሃንዴልስብላት ተሰይሟል:: በኬኤምአይሲ ምሁራን ደረጃ ውስጥም በግላዊ ምርታማነት ፫፫ኛ ቦታ ተሰቶታል::  አንደ ፈጣሪ ዳይሬክተር የፎልፔል ምርምር በስሙ ደብልዩ ዲ ኤን ፤ በህዝብ ነክ አመራር ላይ ለአህት ድርጅቶቹ የተትረፈረፈ ለውጦችን በስራ ሁኔታ ላይ ለሚሊዮን ሰራተኞች ልዩ ለውጥ አምጥቷል:: ይህም ዴይምለር ኤጂ , ዶሼ ባን, and ዶሼ ባንክ ወዘተረፈን ያጠቃልላል:: በ፪ሺ፮, ደብልዩ ዲ ኤን \"ኢንተርጀነረሺናል ኮምፒተንስ አና ኩአሊፊከሺን ፕሮግራም\" የተባለ የውድድር ፕሮግራም አስጀመረ, ይህም በፌደራል ትምሐርት አና ምርምር ሚኒስትሪ(ብሬመን) (ቢ.ኤም.ቢ.ኤፍ)"} {"id": "49647", "contents": "ሰቀነንሬ ታዖ በላይኛ ግብጽ በ2ኛው ጨለማ ዘመን (17ኛው ሥርወ መንግሥት) ለአጭር ወራት ምናልባት 1566-1563 ዓክልበ. አካባቢ በሂክሶስ ዘመን የገዛ ፈርዖን እንደ ነበረ ይታመናል። በኋላ በአዲስ መንግሥት በተጻፈ ታሪካዊ ልማድ ዘንድ፣ የሂክሶስ ፈርዖን አፐፒ ወደ ሰቀነንሬ ደብዳቤ ጽፎ ጉማሬዎቹ ስላስቸገሩት እንዲያጥፋቸው አዘዘ። ሰቀነንሬ ግን ዘመቻ በሂክሶስ ላይ እንደ ጀመረ ይመስላል። ሬሳው ለሥነ ቅርስ የተገኘው ከጦርነት መሣርዮች ብዙ የራስ ቁስል አለበት፤ ሬሳውም በችኩላ ተዘጋጀ፣ ሂክሶስ ወገን እንደ ገደሉት ይታሥባል። ያም ሆነ ይህ ተከታዩ ካሞስ ዘመቻውን እንደ ተከተለ ይነገራል። ሰቀነንሬ እንደ ቅድመኞቹ ጥንታዊ መንግሥት ፈርዖኖች በመምሰል ሦስት እኅቶቹን እንዳገባ ይነገራል። እናታቸው ተቲሸሪ ነበረች። ከልጆቻቸው መካከል ካሞስና የካሞስ ተከታይ 1 አሕሞስ (የአዲስ መንግሥት መስራች) አሉ።"} {"id": "49653", "contents": "ስነ ምህዳር የሕያዋን ነገሮች ግንኙነቶችና አካባቢዎች የሚያጥና የስነ ሕይወት ዘርፍ ነው። ሌላ ስሙ ኢኮሎጂ (እንግሊዝኛ) ከጥንታዊ ግሪክኛ «ኦይኮስ» (መኖርያ ቤት) እና «ሎጎስ» (ጥናት፣ ቃል) በ1858 ዓም በጀርመን ሳይንቲስት ኤርንስት ኸክል ተፈጠረ። (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "8161", "contents": "1 January 88 - 26 August 88 እ.ኤ.ኣ. = 80 ዓ.ም. 27 August 88 - 31 December 88 እ.ኤ.ኣ. = 81 ዓ.ም."} {"id": "8167", "contents": "1 January 85 - 26 August 85 እ.ኤ.ኣ. = 77 ዓ.ም. 27 August 85 - 31 December 85 እ.ኤ.ኣ. = 78 ዓ.ም."} {"id": "8173", "contents": "1 January 82 - 26 August 82 እ.ኤ.ኣ. = 74 ዓ.ም. 27 August 82 - 31 December 82 እ.ኤ.ኣ. = 75 ዓ.ም."} {"id": "8191", "contents": "1 January 73 - 26 August 73 እ.ኤ.ኣ. = 65 ዓ.ም. 27 August 73 - 31 December 73 እ.ኤ.ኣ. = 66 ዓ.ም."} {"id": "1831", "contents": "ኢትዮ ሬይን ሜከርስ (Ethio Rain Maker) በኢትዮጵያ ውስጥ ዛፎች በመትከል ረሃብን ለመከልከል የተቋቋመ ቡድን ነው። አሁን ወደ ምድረ በዳ መጥተው በወንድማማችነት ገነት ይሠራሉ። በድርቅ አፈር ውስጥ የሚተክሉት ዘር ታላቅ ደን ይሆናል፤ ምድሪቱ እንደገና በሙሉ እስክትሸፈን ድረስ ረጀም ዛፎች በዝተው አረንጓዴ ክንፎቻቸውን ይዘረጋሉ። ኢትዮ ሬይን ሜከርስ ሃገራችንን አረንጓዴ ለማልበስ የተቋቋመ ቡድን ነው። ሀገራችን ኢትዮጵያ በአለም መገናኛ ብዙሃን በረሃብ ስትጠራ፣ ህዝቦችዋ በጠኔ ሲሰቃዩ ዘመናት ተቆጥረዋል። የወገኖቻችን ስቃይ፣ የሀገራችን ኋላ ቀርነት በኢትዮጲያዊነታችን እያንዳንዳችንን ይመለከተናል። ላለፉት ሰላሳ አመታት በጎ አድራጊ ድርጅቶች በአይነትም ሆነ በጥሬ ገንዘብ በቢሊዮን የሚቆጠር ዶላር እንደረዱን መረጃ አውጥተዋል። የኛ ስቃይ ግን አላበቃም። መከር ሲመጣ ሰብል ከማጨድና ምርት ከመሰብሰብ ይልቅ ለልመና እጁን የሚዘረጋ ኢትዮጲያዊ ቁጥር በሶስት እጥፍ ጨመረ። ይህ ሂደት መቆም አለበት። እንዴት? አበው “ነገርን ከስሩ …” እንደሚሉት የሁሉም ችግር መፍትሔው ያለው ከመነሻው ላይ ነው። የኛ ረሐብ መንስዔው ምንድነው?"} {"id": "50253", "contents": "፩ኛ ወደ ቆሮንጦስ በአዲስ ኪዳን ሁለተኛው መልዕክት ሲሆን ቅዱስ ጳውሎስ በቆሮንጦስ እያለ በ፶ ዎቹ ዓ.ም. ለቆሮንጦስ ሰዎች የጻፈው የመጀመሪያ መልዕክት ነው ። ፲፮ ምዕራፎች ይይዛል ። ይህ ፪ኛ ምዕራፍ ሲሆን በ፲፮ ንዑስ ክፍሎች ይከፈላል ። ቅዱስ ጳውሎስ ለቆሮንጦስ ሰዎች መልዕክት የጻፈበት ምክኒያት ብዙ ሲሆን ከብዙዎች በጥቂቱ ፣ ከመምህሮቻቸው መዐረግ ሳይደርሱ ደረስን እያሉ በብዙ ቐንቐ በሚናገሩ መምህሮቻቸው እንደነ ራሱ ፣ ጳውሎስ ፣ አጵሎስ... ላይ የሚታበዩ ስለተነሱ ለነዚህ እንደ ዘለፋ እንዲሆን ፤ በቆሮንቶስ ምዕመናን መሀከል መከፋፈላቸውን ሰምቶ ከዚህ ስህታቸው እንዲታረሙ ፤ በተጨማሪም ዓለምን ለማሳፈር እግዚአብሔር ታላቁን ሚሥጥር በዓለም በተናቁት ሰዎች እንዲገለፅ ማድረጉን ለማሳወቅ ጻፈው ። የሐዋርያው ጳውሎስ መልዕክት ፩ኛ ወደ ቆሮንጦስ ምዕራፍ ፪ 1፤እኔም፥ወንድሞች፡ሆይ፥ወደ፡እናንተ፡በመጣኹ፡ጊዜ፡በቃልና፡በጥበብ፡ብልጫ፡ለእግዚአብሔር፡ ምስክርነቴን፡ለእናንተ፡እየነገርኹ፡አልመጣኹም። 2፤በመካከላችኹ፡ሳለኹ፡ከኢየሱስ፡ክርስቶስ፡በቀር፥ርሱም፡አንደ፡ተሰቀለ፡ሌላ፡ነገር፡እንዳላውቅ፡ቈርጬ፡ ነበርና። 3፤እኔም፡በድካምና፡በፍርሀት፡በብዙ፡መንቀጥቀጥም፡በእናንተ፡ዘንድ፡ነበርኹ፤ 4-5፤እምነታችኹም፡በእግዚአብሔር፡ኀይል፡እንጂ፡በሰው፡ጥበብ፡እንዳይኾን፥ቃሌም፡ስብከቴም፡መንፈስንና፡ ኀይልን፡በመግለጥ፡ነበረ፡እንጂ፥በሚያባብል፡በጥበብ፡ቃል፡አልነበረም። 6፤በበሰሉት፡መካከል፡ግን፡ጥበብን፡እንናገራለን፥ነገር፡ግን፥የዚችን፡ዓለም፡ጥበብ፡አይደለም፡ የሚሻሩትንም፡የዚችን፡ዓለም፡ገዢዎች፡ጥበብ፡አይደለም፤ 7፤ነገር፡ግን፥እግዚአብሔር፡አስቀድሞ፡ከዘመናት፡በፊት፡ለክብራችን፡የወሰነውን፥ተሰውሮም፡የነበረውን፡ የእግዚአብሔርን፡ጥበብ፡በምስጢር፡እንናገራለን፥ 8፤ከዚችም፡ዓለም፡ገዢዎች፡አንዱ፡እንኳ፡ይህን፡ጥበብ፡አላወቀም፤ዐውቀውስ፡ቢኾኑ፡የክብርን፡ጌታ፡ ባልሰቀሉትም፡ነበር፤ 9፤ነገር፡ግን፦ዐይን፡ያላየችው፡ዦሮም፡ያልሰማው፡በሰውም፡ልብ፡ያልታሰበው፡እግዚአብሔር፡ለሚወዱት፡ ያዘጋጀው፡ተብሎ፡አንደ፡ተጻፈ፥እንዲህ፡እንናገራለን። 10፤መንፈስም፡የእግዚአብሔርን፡ጥልቅ፡ነገር፡ስንኳ፡ሳይቀር፡ዅሉን፡ይመረምራልና፥ለእኛ፡እግዚአብሔር፡ በመንፈሱ፡በኩል፡ገለጠው። 11፤በርሱ፡ውስጥ፡ካለው፡ከሰው፡መንፈስ፡በቀር፡ለሰው፡ያለውን፡የሚያውቅ፡ሰው፡ማን፡ነው፧እንዲሁም፡ ደግሞ፡ከእግዚአብሔር፡መንፈስ፡በቀር፡ለእግዚአብሔር፡ያለውን፡ማንም፡አያውቅም። 12፤እኛ፡ግን፡ከእግዚአብሔር፡እንዲያው፡የተሰጠንን፡እናውቅ፡ዘንድ፡ከእግዚአብሔር፡የኾነውን፡መንፈስ፡ እንጂ፡የዓለምን፡መንፈስ፡አልተቀበልንም። 13፤መንፈሳዊውን፡ነገር፡ከመንፈሳዊው፡ነገር፡ጋራ፡አስተያይተን፡መንፈስ፡በሚያስተምረን፡ቃል፡ይህን፡ ደግሞ፡እንናገራለን፡እንጂ፡የሰው፡ጥበብ፡በሚያስተምረን፡ቃል፡አይደለም። 14፤ለፍጥረታዊ፡ሰው፡የእግዚአብሔር፡መንፈስ፡ነገር፡ሞኝነት፡ነውና፥አይቀበለውም፤በመንፈስም፡ የሚመረመር፡ስለ፡ኾነ፡ሊያውቀው፡አይችልም። 15፤መንፈሳዊ፡ሰው፡ግን፡ዅሉን፡ይመረምራል፡ራሱ፡ግን፡በማንም፡አይመረመርም። 16፤እንዲያስተምረው፡የጌታን፡ልብ፡ማን፡ዐውቆት፡ነው፧እኛ፡ግን፡የክርስቶስ፡ልብ፡አለን።"} {"id": "50265", "contents": "ድጎ ፅዮን የ ቢቡኝ ወረዳ አስተዳደር ማዕከል ነው ። በአብዛኛው ድጎ እየተባለ ይጠራል ። በእድሜ ሸምገል ያሉ ሰዎች አርብ ገበያ እያሉ ሲጠሩት ይሰማል ። በ10°50′ ሰሜን ኬክሮስ እና 37°44′ ምሥራቅ ኬንትሮስ"} {"id": "49827", "contents": "ሃትሸፕሱት በጥንታዊ ግብጽ የግብጽ አዲስ መንግሥትና የ18ኛው ሥርወ መንግሥት ፈርዖን ስትሆን ምናልባት 1487-1466 ዓክልበ. የገዛች ነበረች። ከዚያ በፊት የ2 ቱትሞስ ንግሥት እና ያባቱ 1 ቱትሞስ ልጅ ነበረች። የ2 ቱትሞስ ቁባት ንግሥት ኢሰት ተባለች፣ እርሷም የተከታዩ 3 ቱትሞስ እናት ሆነች። የ፪ ቱትሞስ ተከታይ በይፋ ልጁ ፫ ቱትሞስ ሲሆን፣ እሱ ግን ገና የ 2 ዓመት ሕጻን ልጅ ሆኖ የቱትሞስ ንግሥት ሃትሸፕሱት ባለሙሉ ሥልጣን እንደራሴው፣ በቅርብም ጊዜ ውስጥ በራስዋ መብት ፈርዖን ተባለች። በ22ኛ ዓመትዋ (1466 ዓክልበ. ግ.) ዓርፋ ያንጊዜ ፫ ቱትሞስ ለብቻው ፈርዖን ሆነ። 22 አመት ገዛች የሚታሠበው ከሺህ በላይ አመት በኋላ በኖረው በማኔጦን ምስክር ነው። በርሱ ዝርዝር በዚህ ሥፍራ አመንሲስ ወይም አሜሲስ የተባለች ንግሥት ለ22 ዓመት (እንደ አፍሪካኑስ ቅጂ) ወይም ለ21 ዓመት 9 ወር (እንደ ዮሴፉስ) ገዛች ይላልና። በ3 ቱትሞስ 22ኛው ዓመት በሶርያ እንደ ዘመተ እንሰማለን፣ ስለዚህ እንደሚታስበው የሃትሸፕሱት 22ኛ አመት በይፋ ደግሞ የ፫ ቱትሞስ 22ኛ ዓመት ተባለ፣ እርሱ በሕጻንነቱ በእንጀራ እናቱ ዘመን በይፋ ፈርዖን ተብሎ ነበርና። በአንድ ጽላት ደግሞ በየካቲት 10 ቀን፣ 22ኛ ዘመነ መንግሥትዋ አረፈች የሚል ነው። ፈርዖን የሆነችም ግንቦት 4 ቀን፣ 1ኛ ዘ. መ. ስለሚታወቅ፣ ልክ ማኔጦን እንዳለው 21 ዓመት 9 ወር ገዛች ማለት ነው። በሃትሸፕሱት ፱ኛዋ ዓመት ወይም 1479 ዓክልበ."} {"id": "38919", "contents": "ዳኖ (ወረዳ) በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው። {{አቀማመጥ |align=center ዳኖ (ወረዳ) በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "8515", "contents": "ዓረብኛ (العربية) ፡ የሴማዊ ፡ ቋንቋዎች ፡ ቤተሠብ ፡ አባል ፡ ሆኖ ፡ የዕብራይስጥ ፡ የአረማያ ፡ እንዲሁም ፡ የአማርኛ ፡ ቅርብ ፡ ዘመድ ፡ ነው። ፪ ፻ ፶ (250) ፡ ሚሊዮን ፡ የሚያሕሉ ፡ ሰዎች ፡ እንደ ፡ እናት ፡ ቋንቋ ፡ ይናገሩታል። ከዚህም ፡ በላይ ፡ በጣም ፡ ብዙ ፡ ሰዎች ፡ እንደ ፡ ፪ኛ ፡ ቋንቋ ፡ ተምረውታል። የሚጻፈው ፡ በዓረብኛ ፡ ፊደል ፡ ነው። በዓረብ ፡ አለም ፡ ውስጥ ፡ አያሌ ፡ ቀበሌኞች ፡ ይገኛሉ። ቋንቋው ፡ በእስልምና ፡ ታላቅ ፡ ሚና ፡ አጫውቷል። እስላሞች ፡ አላህ ፡ ለሙሐማድ ፡ ቁርዓንን ፡ ሲገልጽ ፡ በዓረብኛ ፡ እንደ ፡ ሆነ ፡ ስለሚያምኑ ፡ እንደ ፡ ቅዱስ ፡ ቋንቋ ፡ ይቆጥሩታል። አብዛኛው ፡ ዓረብኛ ፡ ተናጋሪዎች ፡ ሙስሊሞች ፡ ናቸው። ዛሬ ፡ በምዕራብ ፡ ዓለም ፡ ደግሞ ፡ ብዙ ፡ ሰዎች ፡ አረብኛ ፡ እያጠኑ ፡ ነው። በታሪክ ፡ ከፍተኛ ፡ ሚና ፡ በማጫወቱ ፡ መጠን ፤ ብዙ ፡ የዓረብኛ ፡ ቃላት ፡ ወደ ፡ ሌሎች ፡ ቋንቋዎች ፡ ገብተዋል። (ይህ ቋንቋ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) የዓረብኛ ውክፔዲያ አለ!"} {"id": "8533", "contents": "ጸጋዬ ገብረ መድህን ከበደ ሚካኤል መንግስቱ ለማ ገብረክርስቶስ ደስታ ደበበ ሰይፉ ፊርማዬ አለሙ በውቀቱ ስዩም ኤፍሬም ስዩም ሄኖክ የሺጥላ አበባው መላኩ አፈወርቅ ዮሃንስ ኃይሉ ገብረዮሐንስ(ገሞራው) ቴዎድሮስ አበበ ባዩልኝ አያሌው ሰለሞን ደሬሳ አበራ ለማ ሰይፉ መታፈሪያ ፈቃደ አዘዘ ታገል ሰይፉ ማትያስ ከተማ ሜሮን ጌትነት ኢሳይያስ ልሳኑ ኑረዲን ኢሳ"} {"id": "8539", "contents": "የተባባሪ ፕሮፌሰር ተስፋዬ ገሠሠ ድረ ገጽ"} {"id": "8545", "contents": "ሙሉዓለም ታደሰ (በሐረር 1966 እ.ኤ.አ. ተወልዳ) ስመጥር ኢትዮጵያዊት ተዋናይ ናት። ሙሉእለም ታደስ በቲሊቭዥን ማሰታወቂያ በጣም እየታወቀቸ ያለቸ እርቲሰት ነች። Article in Addis Tribune She’s dead on 05/05/2021"} {"id": "49911", "contents": "ቶፒካ (እንግሊዝኛ፦ Topeka፣ /ቶፒከ/) የካንሳስ አሜሪካ ከተማ ነው። በ1847 ዓ.ም. ተመሠረተ።"} {"id": "49935", "contents": "ሆባርት (እንግሊዝኛ፦ Hobart) የአውስትራልያ ከተማ ሲሆን የሕዝቡ ቁጥር 225,000 ኗሪዎች ነው።"} {"id": "38943", "contents": "ጉቶ ዋዩ በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው። {{አቀማመጥ |align=center ጉቶ ዋዩ በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "38949", "contents": "ጋሴራና ጎሎልቻ በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው። {{አቀማመጥ |align=center ጋሴራና ጎሎልቻ በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "50361", "contents": "\"ፋግታ ለኮማ\" በአማራ ክልል የሚገኝ ወረዳ ሲትሆን ዋና ከተማዋ አ/ቅዳም ከተማ ናት። በፋግታ ለኮማ ወረዳ ወደ 26 ቀበሌዎች አሉት። የቀበሌው ስም 1. ኮሪጎሃና 2. ገዘሃራ አዊዲ 3. አግታ አያጀስታ 4. አንኩሪ 5. ችጎሊ ማርያም 6. አይካልታ 7. አደረጅታ 8. ነቸላ ዱቻ 9. ደጊ አቮላ 10. ድማማ መንጉዳ 11. ደለከስ 12. አዝማች 13. ሻንጋና 14. አፍራ 15. አሸዋ 16. አመሻ ሽንኩሪ 17. ጋፈራ 18. እንዳሃ 19. ሻራታ 20. ዘንበላ (ስግላ) 21. ደብረ ዘይት (በሰና) 22. ፊንዚት 23. ፋግታ 24. ዋዝ 25. ድማማ 26. ፉሪ ጀጎላ 27. ጉላ ጊዩርጊስ 28. ቱጂ 29. አ/ቅዳም ከተማ አስተዳደር"} {"id": "50373", "contents": "የሐዋርያት ሥራ ፰ በአዲስ ኪዳን ፭ኛ መጽሐፍ \"የሐዋርያት ሥራ\" ውስጥ የሚገኝ ሲሆን \"ስምንተኛው ምዕራፍ\" ነው ። የሚያተኩረውም በፊሊጶስ (አርድዕት) ሰባኪነት የተከናወኑ ሥራዎችና በተለይ በኢትዮጵያዊው ጃንደረባ ማመንና መጠመቅ (ቁ፣፳፮) ምስክር ላይ ነው ። ይህም በ፵ ንዑስ ክፍሎች ይካተታል ። የሐዋርያት ሥራ ምዕራፍ ፰ 1፤በዚያን፡ቀንም፡በኢየሩሳሌም፡ባለች፡ቤተ፡ክርስቲያን፡ላይ፡ታላቅ፡ስደት፡ኾነ፤ዅሉም፡ከሐዋርያትም፡ በቀር፡ወደ፡ይሁዳና፡ወደሰማርያ፡አገሮች፡ተበተኑ። 2፤በጸሎትም፡የተጉ፡ሰዎች፡እስጢፋኖስን፡ቀበሩት፡ታላቅ፡ልቅሶም፡አለቀሱለት። 3፤ሳውል፡ግን፡ቤተ፡ክርስቲያንን፡ያፈርስ፡ነበር፤ወደዅሉም፡ቤት፡እየገባ፡ወንዶችንም፡ሴቶችንም፡እየጐተተ፡ ወደ፡ወህኒ፡አሳልፎ፡ይሰጥ፡ነበር። 4፤የተበተኑትም፡ቃሉን፡እየሰበኩ፡ዞሩ። 5፤ፊልጶስም፡ወደሰማርያ፡ከተማ፡ወርዶ፡ክርስቶስን፡ሰበከላቸው። 6፤ሕዝቡም፡የፊልጶስን፡ቃል፡በሰሙ፡ጊዜ፡ያደርጋት፡የነበረውንም፡ምልክት፡ባዩ፡ጊዜ፥የተናገረውን፡ባንድ፡ልብ፡አደመጡ። 7፤ርኩሳን፡መናፍስት፡በታላቅ፡ድምፅ፡እየጮኹ፡ከብዙ፡ሰዎች፡ይወጡ፡ነበርና፤ብዙም፡ሽባዎችና፡ ዐንካሳዎች፡ተፈወሱ፤ 8፤በዚያችም፡ከተማ፡ታላቅ፡ደስታ፡ኾነ። 9፤ሲሞን፡የሚሉት፡አንድ፡ሰው፡ግን፦እኔ፡ታላቅ፡ነኝ፡ብሎ፥እየጠነቈለ፡የሰማርያንም፡ወገን፡እያስገረመ፡ ቀድሞ፡በከተማ፡ነበረ። 10፤ከታናናሾችም፡ዠምሮ፡እስከ፡ታላላቆቹ፡ድረስ፦ታላቁ፡የእግዚአብሔር፡ኀይል፡ይህ፡ነው፡እያሉ፡ዅሉ፡ ያደምጡት፡ነበር። 11፤ከብዙ፡ዘመንም፡ዠምሮ፡በጥንቈላ፡ስላስገረማቸው፡ያደምጡት፡ነበር። 12፤ነገር፡ግን፥ስለእግዚአብሔር፡መንግሥትና፡ስለኢየሱስ፡ክርስቶስ፡ስም፡እየሰበከላቸው፡ፊልጶስን፡ባመኑት፡ ጊዜ፥ወንዶችም፡ሴቶችም፡ተጠመቁ። 13፤ሲሞንም፡ደግሞ፡ራሱ፡አመነ፤ተጠምቆም፡ከፊልጶስ፡ጋራ፡ይተባበር፡ነበር፤የሚደረገውንም፡ምልክትና፡ ታላቅ፡ተኣምራት፡ባየ፡ጊዜ፡ተገረመ። 14፤በኢየሩሳሌምም፡የነበሩት፡ሐዋርያት፡የሰማርያ፡ሰዎች፡የእግዚአብሔርን፡ቃል፡እንደተቀበሉ፡ሰምተው፡ ጴጥሮስንና፡ዮሐንስን፡ሰደዱላቸው። 15፤እነርሱም፡በወረዱ፡ጊዜ፡መንፈስ፡ቅዱስን፡ይቀበሉ፡ዘንድ፡ጸለዩላቸው፤ 16፤በጌታ፡በኢየሱስ፡ስም፡ብቻ፡ተጠምቀው፡ነበር፡እንጂ፡ከነርሱ፡ባንዱ፡ላይ፡ስንኳ፡ገና፡አልወረደም፡ ነበርና። 17፤በዚያን፡ጊዜ፡እጃቸውን፡ጫኑባቸው፡መንፈስ፡ቅዱስንም፡ተቀበሉ። 18፤ሲሞንም፡በሐዋርያት፡እጅ፡መጫን፡መንፈስ፡ቅዱስ፡እንዲሰጥ፡ባየ፡ጊዜ፥ገንዘብ፡አመጣላቸውና፦ 19፤እጄን፡የምጭንበት፡ዅሉ፡መንፈስ፡ቅዱስን፡ይቀበል፡ዘንድ፡ለእኔ፡ደግሞ፡ይህን፡ሥልጣን፡ስጡኝ፡አለ። 20፤ጴጥሮስ፡ግን፡እንዲህ፡አለው፦የእግዚአብሔርን፡ስጦታ፡በገንዘብ፡እንድታገኝ፡ዐስበኻልና፥ብርኽ፡ ከአንተ፡ጋራ፡ይጥፋ። 21፤ልብኽ፡በእግዚአብሔር፡ፊት፡የቀና፡አይደለምና፡ከዚህ፡ነገር፡ዕድል፡ወይም፡ፈንታ፡የለኽም። 22፤እንግዲህ፡ስለዚህ፡ክፋትኽ፡ንስሓ፡ግባ፥ምናልባትም፡የልብኽን፡ዐሳብ፡ይቅር፡ይልኽ፡እንደ፡ኾነ፡ወደ፡ እግዚአብሔር፡ለምን፤ 23፤በመራራ፡መርዝና፡በዐመፅ፡እስራት፡እንዳለኽ፡አይኻለኹና። 24፤ሲሞንም፡መልሶ፦ካላችኹት፡አንዳች፡እንዳይደርስብኝ፡እናንተው፡ወደ፡ጌታ፡ለምኑልኝ፡አላቸው። 25፤እነርሱም፡ከመሰከሩና፡የጌታን፡ቃል፡ከተናገሩ፡በዃላ፡ወደ፡ኢየሩሳሌም፡ ተመለሱ፤በሳምራውያን፡በብዙ፡መንደሮችም፡ወንጌልን፡ሰበኩ። 26፤የጌታም፡መልአክ፡ፊልጶስን፦ተነሥተኽ፡በደቡብ፡በኩል፡ከኢየሩሳሌም፡ወደ፡ጋዛ፡ወደሚያወርደው፡ ምድረ፡በዳ፡ወደ፡ኾነ፡መንገድ፡ኺድ፡አለው። 27፤ተነሥቶም፡ኼደ።እንሆም፥ህንደኬ፡የተባለች፡የኢትዮጵያ፡ንግሥት፡አዛዥና፡ጃን፡ደረባ፡የነበረ፡ በገንዘቧም፡ዅሉ፡የሠለጠነ፡አንድ፡የኢትዮጵያ፡ሰው፡ሊሰግድ፡ወደ፡ኢየሩሳሌም፡መጥቶ፡ነበር፤ 28፤ሲመለስም፡በሠረገላ፡ተቀምጦ፡የነቢዩን፡የኢሳይያስን፡መጽሐፍ፡ያነብ፡ነበር። 29፤መንፈስም፡ፊልጶስን፦ወደዚህ፡ሠረገላ፡ቅረብና፡ተገናኝ፡አለው። 30፤ፊልጶስም፡ሮጦ፡የነቢዩን፡የኢሳይያስን፡መጽሐፍ፡ሲያነብ፡ሰማና፦በእውኑ፡የምታነበውን፡ ታስተውለዋለኽን፧አለው። 31፤ርሱም፦የሚመራኝ፡ሳይኖር፡ይህ፡እንዴት፡ይቻለኛል፧አለው።ወጥቶም፡ከርሱ፡ጋራ፡ይቀመጥ፡ዘንድ፡ ፊልጶስን፡ለመነው። 32፤ያነበውም፡የነበረ፡የመጽሐፉ፡ክፍል፡ይህ፡ነበረ፤እንደ፡በግ፡ወደ፡መታረድ፡ተነዳ፥የበግ፡ጠቦትም፡ በሸላቹ፡ፊት፡ዝም፡እንደሚል፥እንዲሁ፡አፉን፡አልከፈተም። 33፤በውርደቱ፡ፍርዱ፡ተወገደ፤ሕይወቱ፡ከምድር፡ተወግዳለችና፡ትውልዱንስ፡ማን፡ይናገራል፧ 34፤ጃን፡ደረባውም፡ለፊልጶስ፡መልሶ፦እባክኽ፥ነቢዩ፡ይህን፡ስለ፡ማን፡ይናገራል፧ስለ፡ራሱ፡ነውን፡ ወይስ፡ስለ፡ሌላ፧አለው። 35፤ፊልጶስም፡አፉን፡ከፈተ፥ከዚህም፡መጽሐፍ፡ዠምሮ፡ስለ፡ኢየሱስ፡ወንጌልን፡ሰበከለት። 36፤በመንገድም፡ሲኼዱ፡ወደ፡ውሃ፡ደረሱ፤ጃን፡ደረባውም፦እንሆ፥ውሃ፤እንዳልጠመቅ፡የሚከለክለኝ፡ምንድር፡ነው፧አለው። 37፤ፊልጶስም፦በፍጹም፡ልብኽ፡ብታምን፥ተፈቅዷል፡አለው።መልሶም፦ኢየሱስ፡ክርስቶስ፡የእግዚአብሔር፡ ልጅ፡እንደ፡ኾነ፡አምናለኹ፡አለ። 38፤ሠረገላውም፡ይቆም፡ዘንድ፡አዘዘ፥ፊልጶስና፡ጃን፡ደረባው፡ኹለቱም፡ወደ፡ውሃ፡ወረዱ፥አጠመቀውም። 39፤ከውሃውም፡ከወጡ፡በዃላ፡የጌታ፡መንፈስ፡ፊልጶስን፡ነጠቀው፤ጃን፡ደረባውም፡ኹለተኛ፡ አላየውም፥ደስ፡ብሎት፡መንገዱን፡ይኼድ፡ነበርና። 40፤ፊልጶስ፡ግን፡በአዛጦን፡ተገኘ፥ወደ፡ቂሳርያም፡እስኪመጣ፡ድረስ፡እየዞረ፡በከተማዎች፡ዅሉ፡ወንጌልን፡ ይሰብክ፡ነበር።"} {"id": "46497", "contents": "ኢንዶኔዥኛ በተለይ በኢንዶኔዥያ የሚነገርና የአገሩ ይፋዊ ቋንቋ ነው። የመላይኛ ቀበሌኛ ነው። (ይህ ቋንቋ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "46521", "contents": "ጀዳህ የሳዑዲ አረቢያ ከተማ ነው። በቀይ ባህር ላይ ይገኛል።"} {"id": "46545", "contents": "ካርዲፍ (እንግሊዝኛ፦ Cardiff, ዌልስኛ፦ Caerdydd /ካይርዲዝ/) የዌልስ ከተማ ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "46551", "contents": "O / o በላቲን አልፋቤት አሥራ አምስተኛው ፊደል ነው። የ«O» መነሻ ከቅድመ-ሴማዊ ጽሕፈት «ዐይን» እንደ ሆነ ይታስባል። በዚህ ጽሕፈት ፊደሉ የዐይን ስዕል መስለ። ለዚህም ተመሳሳይ የግብጽ ሀይሮግሊፍ ነበር። ቅርጹ ከዚያ በፊንቄ (ከነዓን) ሰዎች ተለማ፣ በፊንቄ ጽሕፈት የፊደሉ ድምጽ እንደ ተናባቢ («ዕ») ሲሆን፣ በግሪክ አልፋቤት ግን ይህ ምልክት የአናባቢ ድምጽ «ኦ» ለማመልከት ተጠቀመ። ከዚህም በግሪክ አልፋቤት \"ኦሚክሮን\" (Ο ο) ደረሰ። በግዕዝ አቡጊዳ ደግሞ «ዐ» («ዐይን») የሚለው ፊደል ከቅድመ-ሴማዊው «ዐይን» ስለ መጣ፣ የላቲን 'O' ዘመድ ሊባል ይችላል። በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ O የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ።"} {"id": "46605", "contents": "ዓለማየሁ ማሞ መርከበኛ፣ የሕክምና ባለሙያ፣ ጋዜጠኛ፣ ደራሲ፣ ተርጓሚና ገጣሚ ነው። በአሜሪካ የሜሪላንድ ክፍለ ግዛት ይኖራል። በጠቅላላ ዕውቀት የሚጠቅሙና ይልቁንም በአብላጫው ለነፍስ እውቀት የሚበጁ መጻሕፍትን በማዘጋጀት ይታወቃል። አገር ቤት ሳለ የጻፋቸው፣ የተረጎማቸውና ያረማቸው 26 የሚደርሱ መጻሕፍት ለሕትመትና ንባብ በቅተዋል። መቀመጫውን አሜሪካ ካደረገ በኋላም ከመጻፍ አልቦዘነም። ቀጣዮቹን 13 መጻሕፍትን አስነብቧል። ኑሮ በአሜሪካ፣ የሕይወቴ ፈርጦች፣ ጻፍለት!፣ለተሰጠኝ ዕድሜ፣የዘመኑ ሰው ፣ ይቅር በሉኝ፣ የገበታ ወጎች፣ ምን ልታዘዝ? እነማን ነበሩ? የማዕበል መንገደኞች፣ ቅድስናን መፈለግ፣ ታላቁ ሩጫ ነው ርዕሳቸው። ደራሲው በሙሉ ስሙ Alemayehu Mammo ፌስቡክ ላይ የጉዞ ሪፖርቶችና ወቅታዊ መጣጥፎችን የሚያስነብብ ሲሆን www.alemayehu.org በሚለው ድረ ገጹ ላይ ደግሞ የተወሰኑትን መጻሕፍቱን አንባብያን ከፍተው ወይም ጭነው ያነቧቸው ዘንድ በነፃ ለቅቋቸዋል።"} {"id": "46665", "contents": "ቲውሪንገን (ጀርመንኛ፦ Thüringen ወይም በሙሉ Freistaat Thüringen «የቲውሪንገን ነጻ ክፍላገር») የጀርመን ክፍላገር ነው። መቀመጫው ኤርፉርት ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "46677", "contents": "ጋሊስያ (እስፓንኛ፦ Galicia /ጋሊስያ/) የእስፓንያ ክፍላገር ነው። ዋና ከተማ ሳንቲያጎ ዴ ኮምፖስቴላ ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "46683", "contents": "ኦንቴሪዮ (Ontario) በካናዳ የሚገኝ ክፍላገር ነው። ዋና ከተማው ቶሮንቶ ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "46797", "contents": "ጓድሉፕ በካሪቢያን ባሕር የሚገኝ የፈረንሳይ ደሴት ክፍላገር ነው።"} {"id": "9013", "contents": "ነሐሴ 25 ቀን - ፓስካል ሊሱባ በኮንጎ ሪፑብሊክ ምርጫ ፕሬዚዳንት ሆኑ። ያልተወሰነ ቀን፡- አቡጃ በሌጎስ ፈንታ በኦፊሴሉ የናይጄሪያ ዋና ከተማ ሆነ። የሞንቴኔግሮ መቀመጫ «ቲቶግራድ» ስም ወደ ፖድጎሪጻ ይመለሳል።"} {"id": "9073", "contents": "ይህ መጣጥፍ ስለ አሜሪካ ክፍላገር ነው። ስለ ወንዙ ለመረዳት፣ ሚሲሲፒ ወንዝ ይዩ። ሚሲሲፒ ከአሜሪካ 50 ክፍላገራት 1ዱ ነው።"} {"id": "10297", "contents": "ዶ/ር ካሱ ኢላላ የኢህአዴግና የኢትዮጵያ ከፍተኛ ባለስልጣን፡ ም/ጠሚኒስትር"} {"id": "46935", "contents": "ስቫልባር (ኖርዌይኛ፦ Svalbard /ስቫልባ/) የኖርዌ ደሴቶች ግዛት ነው። 2,642 ያህል ሰዎች ይኖሩበታል፣ የማናቸውም አገር ዜጋ ያለ ምንም ቪዛ በስቫልባር መኖርም ይፈቀዳል። ከነዚህም መካከል 439 ከሩስያ ወይም ዑክራይና፣ 10 ከፖላንድና 322 ከሌሎች አገራት በተለይም ከታይላንድ፣ ስዊድን፣ ዴንማርክ፣ ኢራንና ጀርመን ተገኙ። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "46947", "contents": "መቄዶንኛ በተለይ ስሜን መቄዶንያ ውስጥ የሚነገር ስላቪክ ቋንቋ ነው።"} {"id": "10393", "contents": "ሰሜን አሜሪካ በአለም ካርታ ላይ ወደ ምእራብ በኩል የሚገኝ አህጉር ነው።"} {"id": "10411", "contents": "አቶ አበበ አንጣሎ ወዛ በሰሜናሜሪካ ነዋሪ ሲሆኑ የመጀመሪያውን የሳንዲየጎ ከተማ ኢትዮጵያዊያን ማህበር በማቋቋም የተቸገረን ወገናቸውን በሃሳብ በህግ አማካሪነትና በትርጉም ስራ በመርዳት ዝናን ያተረፉ ስመጥር ኢትዮጵያዊ አሜሪካዊ ናቸው። አቶ አበበ በቀድሞዋ ሶቭየት ህብረትና በዩኒቨርስቲ ኦፍ ካሊፎርኒያ ሳንማርኮስበሂሳብ አያያዝ በከፍተኛ ትምህርት ተመርቀዋል።"} {"id": "10489", "contents": "ሙሉ ስሙ ዲዬጎ አርማንዶ ማራዶና ሲሆን አርጀንቲናን ለዓለም ዋንጫ ያበቃት ድንቅ የእግር ኳስ ተጫዋች ነው። ማራዶና የትውልድ አገሩን አርጀንቲና ለ1986ቱ የዓለም እግር ኳስ ዋንጫ ድል አብቅቷል። በ1990 የአርጀንቲና ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድን ጣሊያን ላይ ለፍጻሜ ግጥሚያ አድርሷል። በ2010ሩ የደቡብ አፍሪካ የዓለም ዋንጫም የአሰልጣኝንት ሚና ተጫውቷል። ዲዬጎ ማራዶና በ60 ዓመቱ ህይወቱ ያለፈው ከቦነስ አይረስ ከተማ ፈንጠር ብሎ ባለው ቤቱ በልብ ድካም ሕመም ነው።"} {"id": "2365", "contents": "የዓለም ንግድ ሕንጻ (World Trade Center) በኒው ዮርክ ከተማ የነበሩ ሰባት ሕንጻዎች ነው። ሕንጻዎቹን የነደፈው ጃፓናዊ-አሜሪካዊው ሚኖሩ ያማሳኪ ነው። 110 ፎቅ ላላቸው መንታ ሕንጻዎቹ ይታወቃል። የየካቲት 19 ቀን 1985 ዓ.ም. ጥቃት ቢቋቋምም በመስከረም 1 ቀን (ሴፕቴምበር 11) 1994 በደረሰበት ጥቃት ፈርሷል። ሕንጻዎቹ በ1970ዎቹ እ.ኤ.አ. የተገነቡ ሲሆን በመጋቢት 26 ቀን 1965 ነው የተከፈቱት። በማንኛውም ቀን 50 ሺህ ሠራተኞች ሲኖሩ 200 ሺህ ጎብኚዎችም በየቀኑ አሉ። ስሙ አንደሚገልጸው በዓለም አቀፍ ንግድ ለተሰማሩ ድርጅቶች የተሰራ ቢሆንም በመጀመሪያ ዓመቶቹ የመንግሥት ቢሮዎችን ነው በብዛት የያዘው። የግል ድርጅቶች ወደ ሕንጻው የገቡት ከ1980ዎቹ ጀምሮ ነው።"} {"id": "2401", "contents": "አፖሎ ሚልተን ኦቦቴ (ከታኅሣሥ 19 ቀን 1917 / Dec. 28, 1924 እስከ መስከረም 30 ቀን 1998 / Oct. 10, 2005) - ከ 1962 እስከ 1966 እ.ኤ.አ. የዩጋንዳ ጠቅላይ ሚኒስተር እና ከ1966-1971 እ.ኤ.አ./1980 - 1985 እ.ኤ.አ. የዩጋንዳ ፕሬዝዳንት ነበሩ። በ1962 እ.ኤ.አ. ዩጋንዳን ከብሪታን ቅን ገዥ አመራር ነጻ ያወጡ ሰው ናቸው። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "11041", "contents": "ትንሳዔ የፋሲካ በዓል ስም ከመሆኑ በላይ ከሙታን መነሣትን የሚያረጋግጥልን ማስረጃ ፣ መላው የክርስትና እምነት ተከታይ ተስፋ የሚያደርገው እውነታና ክርስትናን የሰው ልጅ በደስታ እንዲቀበለው የሚያደርገው ኢየሱስ ክርስቶስ የሠራልን ሥራ ነው። ፲፱፻፺ ዓ/ም - ዘመነ ማርቆስ -ሚያዝያ ፲፩ ፲፱፻፺፩ ዓ/ም - ዘመነ ሉቃስ -ሚያዝያ ፫ ፲፱፻፺፪ ዓ/ም - ዘመነ ዮሐንስ -ሚያዝያ ፳፪ ፲፱፻፺፫ ዓ/ም - ዘመነ ማቴዎስ -ሚያዝያ ፯ ፲፱፻፺፬ ዓ/ም - ዘመነ ማርቆስ -ሚያዝያ ፳፰ ፲፱፻፺፭ ዓ/ም - ዘመነ ሉቃስ - ሚያዝያ ፲፱ ፲፱፻፺፮ ዓ/ም - ዘመነ ዮሐንስ - ሚያዝያ ፫ ፲፱፻፺፯ ዓ/ም - ዘመነ ማቴዎስ - ሚያዝያ ፳፫ ፲፱፻፺፰ ዓ/ም - ዘመነ ማርቆስ - ሚያዝያ ፲፭ ፲፱፻፺፱ ዓ/ም - ዘመነ ሉቃስ - መጋቢት ፴ ፳፻ ዓ/ም - ዘመነ ዮሐንስ - ሚያዝያ ፲፱ ፳፻፩ ዓ/ም - ዘመነ ማቴዎስ - ሚያዝያ ፲፩ ፳፻፪ ዓ/ም - ዘመነ ማርቆስ - መጋቢት ፳፮ ፳፻፫ ዓ/ም - ዘመነ ሉቃስ - ሚያዝያ ፲፮ ፳፻፬ ዓ/ም - ዘመነ ዮሐንስ - ሚያዝያ ፯ ፳፻፭ ዓ/ም - ዘመነ ማቴዎስ - ሚያዝያ ፳፯ ፳፻፮ ዓ/ም - ዘመነ ማርቆስ - ሚያዝያ ፲፪ ፳፻፯ ዓ/ም - ዘመነ ሉቃስ - ሚያዝያ ፬ ፳፻፰ ዓ/ም - ዘመነ ዮሐንስ - ሚያዝያ ፳፫ ፳፻፱ ዓ/ም - ዘመነ ማቴዎስ - ሚያዝያ ፰ ፳፻፲ ዓ/ም - ዘመነ ማርቆስ - መጋቢት ፴ : ይህ ፡ አጭር ፡ ሃይማኖት ፡ ነክ ፡ ጽሑፍ ፡ መሠረት ፡ ወይም ፡ መዋቅር ፡ ነው። እርስዎ ፡ ሊያስፋፉት ፡ ይችላሉ!"} {"id": "12661", "contents": ""} {"id": "12691", "contents": "የአክሱም ሃውልት (እንግሊዝኛ: Obelisk of Axum) ወይም Rome Stele እየተባለ በተለምዶ የሚጠራው በኢትዮጲያ በአክሱም ከተማ የሚገኝ የአለማችን ረጅሙ ትክል የድንጋይ ሃውልት ነው። ይህ ሀውልት 1700 ዓመታትን ያስቆጠረ ሲሆን የ24 ሜትር (78 ጫማ) ርዝመት አለው። 160 ቶን የሚመዝነው ይኽው ግዙፍ ድንጋይ መሠረቱ አከባቢ ሁለት የሀሠት በር መሣይ ፍልፍሎች አሉት። የዚህ ሀውልት ጌጥ ይህ ብቻም አይደለም በያንዳንዱ ጎን የመስኮት ቅርጽ የያዙ ፍልፍሎች ሲኖሩት በመጨረሻው ጫፍ ላይ ደግሞ በብረት ፍሬም የታገዘ የግማሽ ክብ ቅርጽ የያዘ ነው፥ ይህም ቅርፅ የወንድ ልጅ ብልት ነው። በወቅቱ የሚመለክ ጣዖት ነበር። በአክሱም ዘመነ መንግስት እንዲገነባ የተደረገው ይህ ሀውልት ወይም በእንግሊዝኛው \"stele\" የሚባለው በአክሱም ከተማ ከሌሎች መሠል ሀውልቶች ጋር ኢንዲቆም የተደረገው በ4ኛው ምዕተ አመት አካባቢ ሲሆን የወንድ ብልት ምስል ነው። ይህም የጥንታዊ አክሱም ምን ያህል ስልጣኔ እንደነበራት ጠቋሚ ነው። ከኩሻይቲክ የሜሮይ አገዛዝ የተወሰደ እንደሆነ የሚነገርለት ይህ ሀውልቶችን የማቆም ስራ አሁንም ድረስ በአከባቢው ተመሳሳይ ስራዎችን መመልከት ይቻላል። እነዚህ ሀውልትኦች የሚቆሙት በመሠረታቸው ለሚቀበሩ ንጉሳዊ ቤተሠቦች እንደሆነም ታውቋል። በዚህም ከፍተኛ ስልጣን የነበራቸው መሳፍንቶች መቃብር ላይ የሚቆሙት ሀውልቶች በብዛት በተፈለፈሉ የሀሰት በር እና መስኮቶች ያጌጡ ናቸው። እንዲሁም የሟቹ ንጉሳዊነት በቀነሠ ቁጥር በመቃብሩ ላይ የሚቆሙት ሀውልቶችም ውበት (የሚፈለፈሉት የሀሰት በር እና መስኮት መሠል ቅርጾች ብዛት) በዚያው ልክ ይቀንሳል። ለዚህም ነው ብዛት ያላቸው ቅርጽ አልባ ሀውሎቶችን በየቦታው መመልከት የሚቻለው። ትልልቅ የሚባሉት ደግሞ አነስተኛ ቁጥር አላቸው። ከሀውልቶች ሁሉ በመጨረሻ አክሱም ላይ ማለትም በ4ኛው ክፍለ ዘመን እንደቆመ የሚታወቀው የንጉስ ኢዛና ሀውልት ነው። ኢዛና ይህን ጣኦታዊ የሆነ ሀውልቶችን የማቆም ስራ እንዲቆም እና ክርስቲያናዊነት በኢትዮጵያ እንዲስፋፋ በግሉ ክርስቲያን በመሆን ጥሯል። አብዛሀኛዎቹ ትክል ድንጋዮች በመሰረት ጥንካሬ ማነስ የወደቁ ሲሆን ከነዚህም መካከል ተጠቃሽ የሚሆነው በእርዝመቱ ተወዳዳሪ የሌለው (የ33 ሜትር ርዝማኔ ያለው) ታላቁ ሀውልት በመሬት ላይ መውደቁ ነው። በሀውልቶቹ ላይ የደረሱት ችግሮች ብዙ ናቸው። ከነዚህም ውስጥ በተደጋጋሚ የሚከሰተው የመሬት መንቀጥቀጥ"} {"id": "12769", "contents": "ያለተገናኝቶ ገብያ - ይህ እንግዲህ ባለተያያዙ እውነታወች ላይ ተነሰቶ ስህተት ውሳኔ ላይ መድረስ ማለት ነው ። 1. adhominem እሱኮ ፦ Quote: ምሳሌ ፦ አበበ ፦ መንገዶች እየተጣበቡ ስለሆነ ሌሎች መንግዶች መሰራት አለባቸው ። መሰረት ፦ አንተኮ ታክስ እንኳ አልከፈልክም ፣ ስለመንገድ እና ስለ መንግስት ስራ አታውቅም። እዚህ ላይ፣ መሰረት የሰራችው ስራ adhominem/እሱኮ ይባላል ምክንያቱም አበበ ያነሳውን ጥሩ ነጥብ ከመወያየት ይልቅ ከነጥቡ ጋር ጭራሽ ግንኙነት የሌለ ነገር አንስታ ውይይቱን ዘጋች። 2. appeal to force/ ዋ ! Quote: ምሳሌ፦ አበበ ፦ መቸ ነው የሀገራችን ህዝብ ከርሀብ የሚዎጣው ? ማሞ ፦ አሜሪካ ገብተህ ዝም ብለህ ትዘባርቃለህ ። ማሞ እንግዲህ ለማለት የፈለገው አሜሪካ ባትገባ ኑሮ ይህን ነጥብ አታነሳም ነበር ። የማያነሳበት ምክንያት ፤ ምግብ ስለተትረፈረፍ ሳይሆን ፤ ይህን ነጥብ ቢያነሳ ሚደርስበት ነገር ስላለ ነው ። ይህ ዋ ! የሚባለው ምክነት ነው ። 3.red herring/ሸወዳ Quote: አበበ ፦ ትላንትና ባክሽ የትራፊክ ትኬት አገኘሁ መሰረት ፦ እንዳትከፍል ! ስንት ሰው ገዳይ ወንጀለኛ እያለ አንት እምትቀጣበት ምንም ምክንያት የለም። ይህ እንግዲህ ያልተገናኝቶ-ገብያ ዋና መሰረት ነው። አንድ ሰው የሚናገረው ነጥብ ደስ ሳይለን ሲቀር ፣ ሌላ የማይገኛኝ ነገር አንስተን በመሸወድ ሀሳቡን እንዳይጨርስ ስናደርግ ሽወዳ red herring ይባላል ። Quote: ሌላ ምሳሌ ፦ እናት ለአስተማሪ ፦ ልጀ ፈተና ላይ ኮርጃለች ብለህ ታምን ይሆናል ፣ ነገር ግን ይችን ትንሽ ምስኪን ልጅ እንደገና ፈተና እንድትወስድ ስታደርግ ለህሊናህ አይከብደህም"} {"id": "12793", "contents": "ቁንጫ በጡት አጥቢ እንስሳቶች ቆዳ ላይ በመጣበቅ ደም ለሚመጡ ክንፍ አልባ ሶስት አጽቂዎች የተሰጠ ስያሜ ነው። መጠናቸው ከ1.5 እስከ 3.3 ሚ.ሜ ያህል ሊረዝም ይችላል። በአብዛሀኛው ጊዜ የጥቁር ቀለም ሲኖራቸው አንዳንዶቹ የቀይ ቡናማ ቀለም አላቸው።"} {"id": "12865", "contents": "ክብ ማለት ከአንድ መካከለኛ ነጥብ ተነስተን፣ በጠፍጣፋ ወለል ላይ በቋሚ ርቀት የምናገኛቸው ማናቸውም ነጥቦች ስብስብ ነው። ይህ አንድ ቋሚ ርቀት ሬድየስ በመባል ይታወቃል። አንድን ክብ ቆርጠን በመዘርጋት መጠነኑን ስንለካ፣ ያ መጠን ሰርከምፍራንስ ይባላል። የሚገርመው፣ ማናቸውንም -- ትልቅ ሆኑ ትንሽ -- ክቦች የዙሪያቸውን ርዝመት ራዲየሳቸው ስናካፍል ምንጊዜም አንድ አይነት ቁጥር እናገኛለን፦ እሱም 2 π {\\displaystyle 2\\pi \\,} ነው። C i r c u m f e r e n c e = 2 π r {\\displaystyle Circumference=2\\pi r\\,} A r e a = π r 2 {\\displaystyle Area=\\pi r^{2}\\,}"} {"id": "12913", "contents": "ካልስ ወይም የእግር ሹራብ በእግር ላይ የሚለበስ የልብስ አይነት ነው። እግር በከፍተኛ መጠን ላብ ከሚያመነጩ የሰውነት ክፍሎች ይመደባል (በቀን እስከ 568.26 ሳ.ሜ ኩብላብ ሊያመነጭ ይችላል)። ካልሶች ይህንን ላብ በመምጠጥ ወደ ደረቁ ወይም ንፋስ ሊወስደው ወደሚችል ቦታ ያሰራጩታል።ካልሲ ልዩ ልዩ ጥቅሞቸ አሉት ከዚህም ውስጥ"} {"id": "12931", "contents": "2001 አመተ ምኅረት ጥቅምት 25 - በአሜሪካ የፕሬዚዳንታዊ ውድድር ባራክ ኦባማ የመጀመሪያው ጥቁር አሜሪካዊ ፕሬዚደንት ሆነው ተመረጡ። ታኅሣሥ - 12ቱ ዓመት ከታሠሩ በኋላ ታምራት ላይኔ በአመክሮ ተፈቱ። ነሐሴ 26 - የእንግሊዝ ጥገኛ ግዛቶች ሴይንት ህሊና፣ አሰንሸን ደሴት እና ትሪስተን ደ ኩና በሕግ እኩል ተደርገው የጠቅላላ ግዛቱ ይፋዊ ስም ከ«ሴይንት ህሊናና ጥገኞቿ» ወደ «ሴይንት ህሊና፣ አሰንሽንና ትሪስተን ደ ኩና» ተቀየረ። ኅዳር 1 - ሚሪያም ማኬባ ሰኔ 18 - ማይክል ጃክሰን"} {"id": "12937", "contents": "ሕዝባዊ ጉዳዮች የሚገልፁት ሕዝባዊ ፖሊሲዎች እና የሕዝብ አስተዳደርን ሲሆን ሁለቱም ጉዳዮች በፖለቲካዊ ጥናትም ሆነ በምጣኔ ሀብት ዘርፍ በከፍተኛ ደረጃ የተቆራኙ ናቸው። (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "2803", "contents": "ኅዳር ፲፭ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፸፭ኛ ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፪፻፺፩ ቀናት በ ዘመነ ዮሐንስ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፪፻፺ ቀናት ይቀራሉ። ፲፱፻፶፮ ዓ.ም. ፕሬዚደንት ጆን ኤፍ ኬኔዲን ገድለሃል ተብሎ የተወነጀለው ሊ ሃርቪ ኦዝዋልድ ዳላስ የፖሊስ ዋና መሥሪያ ቤት ውስጥ ዓለም አቀፍ ጋዜጠኞችና ቴሌቪዝን ድርጊቱን ለዓለም እየሰራጩ ሳሉ፤ ጃክ ሩቢ የሚባለው ሰው ኦዝዋልድን በሽጉጥ ገደለው። ፲፱፻፶፰ ዓ.ም. አምባገነኑ ጆሴፍ ዴዚሬ ሞቡቱ በኮንጎ የመሪነትን ሥልጣን በጉልበት ጨበጠ። በ፲፱፻፷፬ ዓ.ም. የአገሪቱን ስም ቀይሮ ዛይር ተባለች። እሱም በአምባገነነንነት ሠላሣ ሁለት ዓመታት ከገዛ በኋላ በ፲፱፻፺ ዓ.ም. በኃይል ከሥልጣን ተወገደ። ፲፱፻፷፯ ዓ.ም. ዶናልድ ዮሃንሰን እና ቶም ግሬይ አፋር ክልል ውስጥ ከ ሦሥት ነጥብ ሁለት ሚሊዮን ዓመታት በፊት የኖረችውን የድንቅነሽን ዓጽም አገኙ። ፲፱፻፸፰ ዓ.ም. የግብጽ ወታደራዊ ፈጥኖ ደራሽ ቡድን ተጠልፎ ማልታ ደሴት ላይ ከነመንገደኞቹ በጠላፊዎቹ ቁጥጥር ስር የነበረውን የዓየር ተሽከርካሪ ሲያስለቅቁ ሃምሣ ሰዎች ሕይወታቸውን አጡ። ፲፱፻፶፮ ዓ.ም. – ፕሬዚደንት ጆን ኤፍ ኬኔዲን ገድለሃል ተብሎ የተወነጀለው ሊ ሃርቪ ኦዝዋልድ (እንግሊዝኛ) http://news.bbc.co.uk/onthisday/hi/dates/stories/november/24/newsid_3198000/3198106.stm (እንግሊዝኛ) http://lucyexhibition.hmns.org/lucys-discovery.aspx"} {"id": "2809", "contents": "ካቶቪጸ (Katowice) (ድምጽ: [ካቶቪጸ]፣ ደግሞ በጀርመንኛ \"ካቶቭትዝ\" Kattowitz ይባላል) የፖሎኝ ከተማ ነው። ሲሌሲያ በሚባል ታሪካዊ አካባቢ በአገሪቱ ደቡብ በክሎድኒጻ እና በራቫ ወንዞች መካከል ይገኛል። 315,123 ያሕል ሰዎች ይኖሩበታል። የከተማው ከንቲባ ፕዮትር ኡሦክ ናቸው። የከደል ማዕድንና የብረታብረት ሥራ መኻል ነው። ዘመናዊ እና የቆዩ ሕንጻዎችና አንድ ትንሽ የአውሮፕላን ማረፊያ አለው። የከተማነት ሁኔታ በሕግ የተቀበለው በ1857 ዓ.ም. ነበር። ሲሌሲያ ለረጅም ጊዜ የጀርመን ክፍላገር ሆኖ ከተማው እስከ 1910 ድረስ በጀርመን ውስጥ ይገዛ ነበር። ከ1946 ዓ.ም. እስከ 1948 ድረስ የካቶቪጸ ስያሜ \"ስታሊኖግሮድ\" ማለት \"የስታሊን ከተማ\" ነበር። ይህ ስም የተሰጠው በኮሙኒስቶች ወገን ነው። ሃንስ ቤልመር, የፎቶ አንሺ ኸንሪክ ብሮደር, ጋዜጠኛ ማሪያ ጉፐርት-ማየር ኩርት ጎልድስታይን የነርቭ ሃኪም ጀርዚ ኩኩችካ ካዚሚርዝ ኩትዝ ፍራንዝ ሌዮፖልድ ኖይማን ሃንስ ሳክስ ኮልን (ጀርመን) ግሮኒንገን (ነዘርላንድ) ሚስኮልጽ (ሃንጋሪ) ሞቢል አላባማ (አሜሪካ) ኦደንስ (ዴንማርክ) ኦስትራቫ (ቸክ) ሳንት-ኤትየን (ፈረንሳይ) በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ ካቶቪጸ የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ። የካቶቪጸ ከተማ ጉባኤ የካቶቪጸ ንግድ ድረ ገጽ ካቶቪጸ በሲሌሲያ የካቶቪጸ ዌብ-ካሜራ ዕይታ የካቶቪጸ ሆቴል የካቶቪጸ መጓጓዣ"} {"id": "14467", "contents": "ህዳር መማረሪያ ሰኔ መቃጠሪያ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ህዳር መማረሪያ ሰኔ መቃጠሪያ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "14473", "contents": "ሆደ ሰፊ ይሻላል ከአኩራፊ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሆደ ሰፊ ይሻላል ከአኩራፊ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ወዲያው ተሰምቶት ከሚያኮርፍ ይቅር የሚል ትግስተኛ ይሻላል"} {"id": "14485", "contents": "ሆዳም ፍቅር አያውቅም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሆዳም ፍቅር አያውቅም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ጥቅመኛ ሰው ከጥቅም አንጻር እንጂ ከፍቅር አንጻር አይገባውም፣ ጥቅም ሲያገኝ ዘወር ይላል"} {"id": "2827", "contents": "ማርሽ ተፈሪ ከ1923 ዓ.ም. እስከ 1967 ድረስ የኢትዮጵያ ብሔራዊ መዝሙር ነበር። የግጥሙ ደራሲ ዮፍታሄ ንጉሴ ሲሆን ዜማውን የደረሰው እና ሙዚቃውን ያቀናበረው ኬቮርክ ናልባንዲያን የንጉሡ የሙዚቃ ጓድ መሪ በ1918 ዓ.ም. ነው። (ደግሞ ይዩ፦ አርባ ልጆች) ኢትዮጵያ ሆይ ደስ ይበልሽ በአምላክሽ ኃይል በንጉሥሽ ተባብረዋል አርበኞችሽ አይነካም ከቶ ነጻነትሽ ብርቱ ናቸውና ተራሮችሽ አትፈሪም ከጠላቶችሽ ድል አድራጊው ንጉሳችን ይኑርልን ለክብራችን ሚዲ ቃላት በሙዚቃ ram (ግልጽ ያልሆነ ቅጂ) ልጆች በ1940ዎቹ ሲዘፍኑት"} {"id": "9883", "contents": "ራስ አበበ አረጋይ በንጉሱ ዘመን የጦር ሚኒስቴር እንደነበሩና ፋሽስት ጣሊያን ኢትዮጵያን በቅኝ ግዛት ለመያዝ በፈለገች ጊዜ ለ5 ዓመት በአርበኝነት የተዋጉ ጀግና ኢትዮጲያዊ ናቸው። የትውልድ ሀገራቸው ሰሜን ሸዋ ተጉለት ሲሆን ልዩ ስሙ አጣራ ሚካኤል አካባቢ ነው። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) ጀግነው ራስ አበበ አረጋይ ጅሩ አብደላ በተበ፬ለ ቦታ ተወለዱ ::"} {"id": "11425", "contents": "ጥቅምት 25 ቀን - ፍራንክሊን ሮዘቨልት በምርጫ ለሦስተኛ ዘመን የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ተመረጡ። የካቲት 29 ቀን - የእንግሊዝ ሃያላት ከጣልያ ሞቃዲሾን ያዙት። መጋቢት 2 ቀን - ከኮንጎ የመጣ የቤልጅግ ሠራዊት የጣልያንን ሠራዊት አሸንፎት 1500 ወታደሮች ማርኮ አሶሳን ያዘ። ሚያዝያ 27 ቀን - የጣልያን ሠራዊት በኢትዮጵያውያን አርበኞች ተደናቅፎ በእንግሊዝ ጭፍሮች ዕርዳታ በታላቅ ከተሸነፈ በኋላ፤ ዓፄ ኃይለ ሥላሴ ወደ አዲስ አበባ ተመለሱ። አምሐራ ሳዩንት፣ አዛቦ፣ ላስታ፣ ራያ፣ ዋግ እና የጁ ግዛቶች ወደ ወሎ ተጨመሩ።"} {"id": "11431", "contents": "ናዝሪት ፍቼ እና አ.አ ቃልቻ ቤት በመክፈት እምነት ሳይለይ አዋቂ ነኝ የታመመ እፈውሳለሁ ገንዘብና ሀብት አበዛለሁ እበራለሁ ክንፍ አለኝ ወዘተ በሚሉ ማደናገሪያዎች እምነታቸውን ሽጠው ጥረው ግረው ሳይሆን በአጭር መነገድ ለመክበር ያሰቡ ከንቱ ኢትዮጵያውያንን ሲያጭበረብር የነበረው ታምራት ገለታ በፖሊስ ቁጥጥር ስር ውሎ ጉዳዩ በፍርድ እየታየ ነው። ታምራት ገለታ ከወገብ በላይ ታቦት ከወገብ በታች ጣዖት ከሆኑ ተከታዮቹ አገናኝነት አለአግባብ በሰበሰበው ከፍተኛ ሀብትና ንበረት እንዲሁም በነፍስ ማጥፋት ከባድ ወንጀል ፍርዱን ያገኝል ተብሎ ይጠበቃል። እምላክ ኢትዮጵያን ከዚህ አይነቱ ሀሳዊ መሲህ ይጠብቃት አሜን. (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "11497", "contents": "አናፖሊስ የሜሪላንድ ክፍላገር አሜሪካ መቀመጫ ነው።"} {"id": "11515", "contents": "ምዕተ አመታት: 19ኛ ምዕተ አመት - 20ኛ ምዕተ አመት - 21ኛ ምዕተ አመት አሥርታት: 1900ዎቹ፤ 1910ሮቹ፤ 1920ዎቹ፤ 1930ዎቹ፤ 1940ዎቹ፤ 1950ዎቹ፤ 1960ዎቹ፤ 1970ዎቹ፤ 1980ዎቹ፤ 1990ዎቹ፤ 2000ዎቹ ዘመናት: 1940 1941 1942 1943 1944 1945 1946 1947 1948 1949"} {"id": "11557", "contents": "ኦጋም ጽሕፈት ለጥንታዊ አይርላንድኛ ቋንቋ የተጠቀመ አጻጻፍ ነበረ። በአይርላንድና በታላቅ ብሪታንያ ምዕራብ 400 ያህል በኦጋም ፊደል የተጻፉ ቅርጾች ተገኝተዋል። እነዚህ በብዛት ከ300 ዓ.ም. እስከ 1000 ዓ.ም. ድረስ በድንጋይ ወይም በእንጨት የተቀረጹ ናቸው። እንዴት እንደ ተለማ የሚገልጹ ሀሣቦች ብዙ ናቸው። በአይርላንድ ትውፊቶች ዘንድ በፌኒየስ ፋርሳ ወይም በኦግማ በጥንት ከባቢሎን ግንብ ቀጥሎ ተፈጠረ። ፊደሉ ለመቅረጫ በጣም ተስማሚ ነው። ለእያንዳንዱ ተናባቢ ድምጽ ከ1 እስከ 5 ምልክቶች ወይም ከመካከለኛው መስመር ግራ፣ ወይም ቀኝ፣ ወይም ሁለቱም አሉ። ሁለቱም ሲሆን ምልክቶች ካላንጋደዱ ግን አናባቢዎች ያመልከታሉ። ተራ ያልሆነ አናባቢ በልዩ ምልክትም ይጠቆማል። በአንዳንድ ደራሲ እንደ ባሪ ፌል ዘንድ፣ ይህ አይነት አጻጻፍ ደግሞ በእስጳንያ፣ በፖርቱጋል እንዲሁም በስሜን አሜሪካ (ለምሳሌ በትርኪ ተራራ) በሰፊ ተገኝቷል።"} {"id": "11629", "contents": "ሚያዝያ ፳፪፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪፻፴፪ኛው ዕለት ሲሆን፤ የፀደይ (በልግ)ወቅት ፳፯ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፻፴፬ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፻፴፫ ቀናት ይቀራሉ። ፲፱፻፷፮ ዓ/ም - በኢትዮጵያ የአብዮት ፍንዳታ የሁለተኛ ክፍለ ጦር ሠራዊት አስመራን በቁጥጥሩ ሥር ሲያውል፤ የፖስታና ቴሌኮሙኒኬሽን ሚንስትሩ ሌተና-ጄነራል አሰፋ አየነ ተሽረው እሥራት ላይ ዋሉ። በዚሁ ዕለት የአገር መከላከያ ሚኒስቴር የኢትዮጵያ የሠራተኞች ማኅበር ሸንጎን ህገ-ወጥ አድማውን ካላቆመ ማኅበሩ እራሱ የህገ-ወጥ ማኅበር ተብሎ እንደሚዘጋ ማስጠንቀቂያ ሰጠ። ፲፰፻፷፰ ዓ/ም - ንግሥተ ነገሥታት ዘውዲቱ ከሸዋው ንጉሥ ምኒልክ እና ከወረኢሉ ተወላጇ ከወይዘሮ አብቺው በእነዋሪ ከተማ ተወለዱ። ፲፱፻፴፯ ዓ/ም - አዶልፍ ሂትለር እና የብዙ ዘመን ውሽማው ኤቫ ብሮን በበርሊን ምሽግ ውስጥ በተጋቡ በማግሥቱ የራሳቸውን ሕይወት አጠፉ። (እንግሊዝኛ) http://en.wikipedia.org/wiki/April_30 http://www.ethiopianreporter.com ኪንና ባህል፡ ሳምንቱ በታሪክ (እንግሊዝኛ) P.R.O., FCO 371/1829 ANNUAL REVIEW FOR ETHIOPIA FOR 1974"} {"id": "11647", "contents": ""} {"id": "14641", "contents": "የየጁ ሥርወ መንግሥት ከ18ኛው ክፍለዘመን መጨረሻ እስከ 19ኛው ክፍለ ዘመን አጋማሽ ድረስ ተጠናክረው ኢትዮጵያን በእንደራሴነት ሲያገለግሉ የነበሩ ራሶችን የሚገልጽ ነው። በዚህ ዘመን የጎንደር ነገስታት ሃይል እጅግ ከማሽቆልቆሉ የተነሳ እኒ እንደራሴወች የፈለጉትን ከስልጣን የማንሳትና የፈለጉትን የመሾም ሃይሉ ነበራቸው። ስለዚህም የአገሪቱ መሪ ነበሩ ቢባል ማጋነን አይሆንም። ከየጁ ስርወ መንግስት እንደራሴወች፡ ራስ ዓሊ ትልቁ ራስ ዓሊጋዝ ራስ ጉግሣ ራስ ይማም ራስ ማርዬ ራስ ዶሪ ራስ ዓሊ ትንሹ የየጁ መሪወች አብዛኛውን ጊዜ የየጁ ኦሮሞ ተብለው ቢታወቁም አነሳስቸው በበለጠ እጅግ የተወሳሰበ ነው። የጁወች በድሮ ዘመን ደቡብ ሴማዊ ቋንቋ የሚናገሩ ህዝቦች ነበሩ። የሚኖሩበትም አገር ቀወት ይባል ነበር፤ ይህም በይፋት፣ ሸዋ ነበር። የግራኝ አህመድ ሰራዊት እኒህን ህዝቦች በቀወት ለመጀመሪያ ጊዜ እንዳገኛቸው ሺሃብ አድ-ዲን የተሰኘው ዜና መዋዕል ጸሃፊው ዘግቧል። ከዚህ በኋል በ16ኛው ክፍለ ዘመን መገባደጃ የጁወች ብዙ ኦሮሞወችን ተቀብለዋል። ስለዚህም በቀጣዩ ዘመናት የየጁ ኦሮሞወች ተባሉ። ዶናልድ ክርሚ የተባለ የታሪክ ጸሃፊ ሲዘግብ በግራኝ አህመድ ወረራ የተሳተፉት ሙስሊሞች ዘላኖች፣ ከብት አርቢወችና አራሾች ነበሩ። አራሾቹ ወደ ደጋው ክፍል ለቀው በመሄዳቸው ዘላኖችና ከብት አርቢወች በተለቀቀው ቦታ ላይ በስፋት ሊሰራጩ ቻሉ። የኤል-እጁ (العجو = al-`ijju) ጉዳይ ከዚህ አንጻር ሲመረመር ይህን ጉዳይ ፍንትው አድርጎ ያሳያል። ኢል-እጁ በይፋት፣ ቀወት የሚባል ቦታ ይኖሩ የነበሩ ህዝቦች ነበሩ። አገራቼውም በጣም ለም ከመሆኑ የተነሳ ትንሹ ጎጃም ተብሎ ይታወቅ ነበር። በአህመድ ግራኝ ወረራ ዋዜማ ክርስቲያን ነበሩ ግን ከአጠገባችፈው ይኖሩ ከንበሩ አማራወችና ሙስሊሞች የተለየ ቋንቋ ነበራቸው። ከወረራው በኋላ አብዛኛው ክፍል እስልምናን ይቀበል እንጂ መሪወቻቸውና ትንሹ ክፍል ክርስቲያን እንደሆነ ቆይቷአል። አብዛኞቹም አህመድ ግራኝን በመከተል በጊዜው አማራ ተብሎ የሚታወቀውን ክፍል ለመውረር እረድተዋል። እንዴት የቃዋቶቹ የጁወች ወደ አንጎት እንደፈለሱና በዚያም መኖር እንደጀመሩ አይታወቅም ነገር ግን የወሎ የጁወች አያቶች እንደነበሩ ጥርጥር የለም። የጁወች የግራኝ ወታደሮች ቢሆኑ ኖሮ ግራኝ ሲባረር የከባቢውን ክርስቲያን በቀል መቛቋም አይችሉም ነበር። ስለዚህም በብዛት ተነቅለው ወደ አንጎት ተሰደዋል ወደሚለው አስተሳሰብ ያመላክታል። ከአህመድ ውድቀት በኋላ ወደ አገራቸው ቀዋት ያልተመለሱበት ምክንያት ከአዋሽ ማዶ የመጡ ሙስሊሞች አገራቸው ላይ በመስፈራቸው መሆን አለበት። በአሁኑ ጊዜ የጁወች እራሳቸው የዘር ምንጫቸውን በአህመድ ግራኝ ዘመን አንጎት ከሰፈረው ከሼክ ኡማር የመዛሉ። ኦሮሞወች እኒህን የጁወች \"ዋራ ሼክ\" በማለት ይጠሩዋቸዋል። የጁወች በአሁኑ ዘመን አማርኛን ሲናገሩ ከጎረቤቶቻቸው መረዋ፣ ውጫሌና ወሎ ኦሮሞወች ለየት ያለ ባህርይ ነው። ሽብ አድ ዲን የተሰኘው የግራኝ አህመድ ዜና መዋዕል ጸሃፊ በቀወት የአህመድና የየጁ ሰወችን ቃለ ምልልስ እንዲህ ሲል መዝግቧል፦ የጁወቹ የክርስቲያን ልብስ ልብሰዋል። ኢማሙም አላቸው \"በአላህ!"} {"id": "3541", "contents": "ሆሳዕና በኢትዮጵያ የደቡብ ብሄር ብሄረስቦችና ሕዝቦች ክልል በሀዲያ ዞን የሚገኝ ከተማ ነው። በ1998 ማዕከላዊ የስታትስቲክስ ባለስልጣን እንደተመነው የ57,439 ሰው መኖሪያ ሲሆን ከነሱም 28,163 ወንዶችና 29,276 ሴቶች ይገኙበታል። በሌላ ገለልተኛ ትምና ደግሞ የ65,317 ሰው መኖሪያ ተደርጎ ተገምቷል። ኗሪዎቹ በብዛት የሀድይኛ ተናጋሪዎች ናቸው። የከተማው አቀማመጥ በ7°34′ ሰሜን ኬክሮስ እና 37°52′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ነው። ^ ማዕከላዊ የስታትስቲክስ ባለስልጣን ^ Butler, Rhett A., 2005 population estimates for cities in Ethiopia"} {"id": "3553", "contents": "1961 አመተ ምኅረት መስከረም ፲፬ ቀን - ስዋዚላንድ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት አባል ሆነች። ጥቅምት 2 ቀን - ኢኳቶሪያል ጊኔ ነጻነት ከእስፓንያ አገኘ። የካቲት ፳፫ ቀን - በብሪታኒያ እና በፈረንሳይ ትብብር የተሰራው ‘ኮንኮርድ’ አየር ዠበብ ለመጀመሪያ ጊዜ ከፈረንሳይ ከተማ ቱሉዝ ተነስቶ ለሃያ ሰባት ደቂቃ የበረራ ሙከራ አደረገ። ሐምሌ ፯ ቀን - የዩናይተድ ስቴትስ መንግሥት የ $500, $1,000, $5,000 እና $10,000 ድፍኖች ሰርዞ ከአገልግሎት ውጭ አደረጋቸው። ሐምሌ ፱ ቀን - ጨረቃ ላይ ለመጀመሪያ ጊዜ የሰውን ልጅ ይዞ ያረፈው አፖሎ 11 መንኮራኩር ከኬኔዲ የጠረፍ ማዕከል ተተኮሰ። ሐምሌ ፲ ቀን - የሟቹ የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚደንት ጆን ኤፍ ኬኔዲ ታናሽ ወንድም ሴኔተር ኤድዋርድ ኬኔዲ ቻፓክዊዲክ ከሚባል ሥፍራ ሲመለሱ የሚነዱት መኪና ከመንገደኛቸው ከሜሪ ጆ ኮፔክኒ ጋር ድልድይ ጥሶ ወንዝ ውስጥ ሲከሰከስ ሴቷ ሕይወቷን አጥታለች። ሐምሌ ፲፫ ቀን - አፖሎ 11 ጨረቃ ላይ ሲያርፍ የሰላሳ ስምንት ዓመቱ ኒል አርምስትሮንግ የጨረቃን ነጠፍ በመርገጥ የመጀመሪያው የሰው ልጅ ሆነ። ሐምሌ ፲፯ ቀን - አፖሎ 11 ጠረፈኞቹን ኒል አርምስትሮንግን፣ ኤድዊን (በድ) ኦልድሪንን እና ማይክል ኮሊንስን ይዛ ሰላማዊ ውቅያኖስ ላይ አረፈች። ነሐሴ ፳፮ ቀን - መንፈቅለ መንግስት በሊቢያ ሙአማር ጋዳፊን በንጉሥ ኢድሪስ ፋንታ ከፍ አደረገው። ነሐሴ ፳፭ ቀን - የዓለም የከባድ ሚዛን የቡጢ ውድድር መደብ ቻምፒዮና የነበረው ኢጣልያ-አሜሪካዊው ሮኪ ማርሲያኖ ነሐሴ ፳፯ ቀን - የቪዬትናም ፕሬዚደንት የነበሩት ሆ ቺ ሚን"} {"id": "3595", "contents": "ካንቤራ የአውስትራሊያ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 339,900 ሆኖ ይገመታል። በዚህም በሀገሪቱ ካሉት የየብስ ከተሞች ትልቁ ሲሆን በአጠቃላይ ደግሞ ፰ኛው ከፍተኛ የህዝብ ብዛት የሚገኝበት ከተማ ነው። ካምቤራ 35°18′ ደቡብ ኬክሮስ እና 14°08′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል። ነጮች መጀመርያ የሠፈሩበት በ1818 ዓ.ም. ገደማ ነው።"} {"id": "3601", "contents": "ብርጅታውን (Bridgetown) የባርቤዶስ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር (1998 ዓ.ም.) 96,578 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 13°06′ ሰሜን ኬክሮስ እና 59°37′ ምዕራብ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል። የእንግሊዝ አገር ሰዎች መጀመርያ በ1617 ዓ.ም. በደረሱበት ጊዜ ደሴቱ በሙሉ ወና እንደ ነበረ መዘገቡ። የድሮ ኗሪዎች የአራዋክ ሕዝብ ሲሆኑ ከደሴቱ በካሪቦች ወይም በስፓንያውያን ምክንያት ሸሽተው ነበርና። በደሴቱ የተገኘው ትልቅ ቅርሳቸው ብቻ አንድ ቀላል ድልድይ ነበር። እንግሊዞች ይህን ሲያገኙ ዙሪያውን 'ኢንዲያን ብሪጅ' (የቀይ ሕንድ ድልድይ) አሉት። ከ1646 ዓ.ም. ጀምሮ አዲስ ድልድይና ከተማ ሠርተው የከተማውን ስም ቅዱስ ሚካኤል (Saint Michael) አሉት። ከዚህም በኋላ ስሙ 'ብሪጅታውን' ('የድልድይ ከተማ') ሆነ።"} {"id": "14989", "contents": "ለወደላ መልካም ዱላ የአማርኛ ምሳሌ ነው። (ይህ ባሕል ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "3643", "contents": "ያሙሱክሮ የኮት ዲቯር ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር (1997 ዓ.ም.) 200,659 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 06°49′ ሰሜን ኬክሮስ እና 05°17′ ምዕራብ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል። በ1893 ዓ.ም. ፈረንሳዮች አገሩን እንደ ቅኝ አገር ሲያደርጉት፣ ንግሥት ያሙሶ ትንሽ መንደሩን (ንጎኮ የተባለውን) አስተዳደሩት። በግዜው 475 ሰዎች ብቻ ኖሩበት። በ1901 በሳቸው ትዝታ የንጎኮ ስም ያሙሱክሮ ሆነ። በ1975 ዓ.ም. ያሙሶክሮ የኮት ዲቯር ዋና ከተማ ሆነ።"} {"id": "14779", "contents": "ለመስማት የፈጠንህ ለመናገር የዘገየህ ሁን የአማርኛ ምሳሌ ነው። ለመስማት የፈጠንህ ለመናገርና ለመቆጣት የዘገየህ ሁን"} {"id": "14785", "contents": "ለመከራ ያለው መነኩሴ ዳዊቱን ሸጦ አህያ ይገዛል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ስህተት ሰሪይን የሚጠቁም"} {"id": "14791", "contents": "ለማን አለው ፈጣሪ አለው ጠጅ ለሌለው ውሀ አለው የአማርኛ ምሳሌ ነው። ለማን አለው ፈጣሪ አለው ጠጅ ለሌለው ውሀ አለው የአማርኛ ምሳሌ ነው። ለማን አለው ፈጣሪ አለው ጠጅ ለሌለው ውሀ አለው የአማርኛ ምሳሌ ነው። ምርጡ ባይገኝ እንኳ ተራ ነገር መገኘቱ አይቀርም። ምንጭ፦ አዲሱ የምሳሌያዊ አነጋገሮች መጽሐፍ፣ ገጽ ፲፱"} {"id": "14797", "contents": "ለልጅ ጨዋታ ለባለጌ ቧልታ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ለልጅ ጨዋታ ለባለጌ ቧልታ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "14809", "contents": "ዚፕ ሁለት የጨርቅ ጫፎችን ለጊዜው የሚያያይዝ መሳሪያ ነው። የልብስ ስፌት መኪናን ያሻሻለው አሜሪካዊው ኤልያስ ሃዌል በ1851 የመጄምሪያውን አይነት ዚፐር እንደፈጠረ ይጠቀሳል።"} {"id": "3703", "contents": "ሪጋ የላትቪያ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 867,700 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 706,200 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 56°58′ ሰሜን ኬክሮስ እና 24°08′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል። በድሮ ዘመን የሊቭ ጎሣ መንደር ሲሆን ከ1193 ዓ.ም. ጀምሮ ከተማነት ይዞአል።"} {"id": "3775", "contents": "ሊማ የፔሩ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር (1998 ዓ.ም.) የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 8,187,398 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 4,097,340 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 12°06′ ደቡብ ኬክሮስ እና 77°03′ ምዕራብ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል። ከተማው ሲዩዳድ ዴ ሎስ ሬዬስ ('የነገሥታት ከተማ') ተብሎ በእስፓንያውያን በ1527 ዓ.ም. የተመሠረተ ሲሆን የኗሪዎች ስም ሊማ ግን ዘላቂ ሆነ።"} {"id": "14827", "contents": "ለምኖ ለማኝ ቆቤን ቀማኝ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ለምኖ ለማኝ ቆቤን ቀማኝ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ለምኖ ለማኝ ቆቤን ቀማኝ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ከሌላ ለምኜ ያገኘሁትን ሌላ ለምኖ ወሰደብኝ። ምንጭ፦ አዲሱ የምሳሌያዊ አነጋገሮች መጽሐፍ፣ ገጽ ፳"} {"id": "14845", "contents": "ለራስ ከበጁ አይታጡ ደጁ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "16051", "contents": "ሹም ቢሞት ቀባሪው ሀምሳ የሹም ልጅ ቢሞት መቶ ሀምሳ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሹም ከሞተ በኋላ አይፈራም ነገር ግን በኅይወት እያለ ይፈራል። ያንን የሚያሳይ።"} {"id": "16057", "contents": "ሹሩባ ትሰራ ሄዳ ጠጉሩዋን ተላጭታ መጣች የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "14863", "contents": "አትናገር ብየ ብነገረው አትንገር ብሎ ነገረው የአማርኛ ምሳሌ ነው። ለሰው ቢነግሩት ለሰው"} {"id": "16105", "contents": "\"ዘሩን እንደዘራ ገበሬ ማደጉንም እንደሚጠባበቅ፣ ዞራስተር ከሰወች በማምለጥ ወደአምባው፣ ወደ የብቸኝነት ዋሻው ተመለሰ\" ዞራስተር በዚህ ወቅት ከተራራው ወርዶ ስላጋጠመው ሁኔታ ማንሰላሰል ጀመረ፣ በተለይ \"ኃይልን መፈለግ\" (\"ኃይልን መፍቀድ\") የሚለውን ጽንሰ ሃሳብ ተገነዘበ። በዞራስተር አስተያየት ኃይልን መፍቀድ ህይወት ያለው ነገርን ሁሉ የሚገፋፋ መሰረታዊ ጉልበት ነው። ይህ ሃይል፣ በዞራስተር አስተያየት፣ ለመኖር ከመፍቀድ ሁሉ በላይ የሆነ ኃይል ነው። ኃይልን መፍቀድ በብዙ መንገድ ይገለጻል፣ ለምሳሌ፡- ባህታዊወች በመብላት ፍላጎታቸው ላይ ያላቸው ሃይል፣ ግለሰቦች በህብረተሰብ ውስጥ የሚያሳዩት የእራስን ስልጣን የማረጋጥ ሁኔታ፣ አንድ የኪነ ጥበብ ሰው በስራው ላይ የሚያሳየው ሙሉ ክህሎት፣ ወዘተ..። በሄድኩበት ቦታ ሁሉ ያገኘሁት ህይወት ያለው ነገር ሁሉ ኃይልን ይፈቅዳል፣ የሚታዘዙት እንኳ ሳይቀር ጌታ ለመሆን ይፈቅዳሉ! ደካሞች ለጠንካሮች ለመታዘዝ በሌላ ሳይሆን በራሳቸው ፈቃድ ይስማማሉ፣ ደካሞቹ ደግሞ በተራቸው ከነሱ የበለጠ ደካማ ለሆነው ጌትነት ይፈቅዳሉ፡ ይህ ጨርሰው ሊተውት የማይፈቅዱት ደስታቸው ነው!"} {"id": "13327", "contents": "ንጥረ እሴት የምንለው የተለዋዋጭ ቀ ዋጋ ሲሆን በ |ቀ| መልኩ ይፃፋል። |ቀ| የሚያጠይቀው በ\"ቀ\" እና ዜሮ መካከል ያለውን ርቀት ብቻ ነው። በሌላ አነጋገር የተለዋዋጭ ቀ ዋጋ ነጌቲቭም ይሁን ፖዘቲቭ ዋጋው ለምልክቱ ደንታ አይሰጥም። ለምሳሌ የ-3 ንጥረ እሴት ወይም |-3| ዋጋ 3 ነው።"} {"id": "13369", "contents": "የመሬት ከባቢ አየር በመሬት ዙሪያ የሚገኝ የጋዝ ክምችት ሲሆን እውን የሆነውም በመሬት ስበት የተነሳ ነው። ይህ የጋዝ ክምችት በተለያዩ ግዜያት የተለያዩ ይዘቶች ነበሩት። በውስጡ የሚገኙት ህይወት ላላችው ነገሮች አስፈላጊ የሆኑ ነገርችም (የኦዞን ንጣፍን ጨምሮ) በየግዜው ተለዋውዋል። ከባቢ አየራችን በውስጡ 78 በመቶ ናይትሮጅን፣ 21 በመቶ ኦክስጅን፣ 0.93 በመቶ አርገን፣ 0.038 በመቶ ካርቦን ዳይኦክሳይድ የተባሉ ንጥረ ነገሮችን (ጋዞችን) በውስጡ ይዟል። አሁን ያለው ሁኔታ መሬት ለተጨማሪ 1.5 ቢሊዮን አመታት ህይወት ያላቸው ነገሮች እንዲኖሩባት ያስችላል ተብሎ ይታመናል።"} {"id": "13399", "contents": "የግብጽ ፈርዖኖች ዝርዝር በሥርወ መንግሥታት አከፋፈል እንደ ተለመደ ከማኔጦን የተወረሰ ነው። በተጨማሪ አንዳንድ ሌላ ጥንታዊ ዝርዝር ምንጭ ይታወቃል። ለመሆኑ ለብዙዎች ፈርዖኖች በሥነ ቅርስ የሃይሮግሊፍ መዝገብ በመገኘቱ፣ የስሞቻቸው አጠራር በግብጽኛ አሁን ሊታወቅ ይችላል። ለብዙዎቹም አያሌ ልዩ ስሞች አሏቸው። የጥንታዊ መንግሥት ዘመኖች ቁጥር በትክክል ሊታወቅ አይችልም። ከጥንታዊው ዘመን በኋላ የመካከለኛው መንግሥት (ምሥር) ፈርዖኖች መጀመርያ የገቡት 2130 ዓክልበ. ግድም ስለ ሆነ፣ ጥንታዊው መንግሥት ከዚያው በፊት መጨረስ ነበረበት። ነገር ግን ለያንዳንዱ ፈርዖን የዘመነ መንግሥታቸው ዕድሜዎች በየምንጩ እጅግ ይለያልና በጠቅላላ ምን ያህል ጊዜ እንደ ፈጀ ለማለት ያስቸግራል። በአንዳንድ ሊቃውንት ግምት ዘንድ የተመሠረተው 3200-3100 ዓክልበ."} {"id": "18733", "contents": "ሪቻርድ ሩዞ (ትውልድ 1949 እ.አ.አ.) ታዋቂ አሜሪካዊ ደራሲ ነው። በዋናነት እንግሊዝኛ: Empire Falls በተሰኘው ስራው ይታወቃል። ‎የአሜሪካዊ ደራሲያን ዝርዝር (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "18751", "contents": "ዴቪድ ሳሊንገር (እ.አ.አ. ከ1919 – 2010) ታዋቂ አሜሪካዊ ደራሲ ነው። በዋናነት እንግሊዝኛ: The Catcher in the Rye በተሰኘው ስራው ይታወቃል። ‎የአሜሪካዊ ደራሲያን ዝርዝር (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "18787", "contents": "ዛከሪ ቴለር (እንግሊዝኛ: Zachary Taylor) የአሜሪካ አስራ ሁለተኛ ፕሬዝዳንት ነበሩ። ፕረዝዳንቱ ሥልጣን ላይ የወጡት እ.አ.አ. በ1849 ሲሆን በስልጣን ዘመናቸው ምክትል ፕሬዝዳንት ሁነው የተሾሙት ሚላርድ ፊልሞር ናቸው። ፕሬዝዳንቱ የዊግ ፓርቲ አባል የነበሩ ሲሆን ከሥልጣን የወረዱት እ.አ.አ. በ1850 ነበር። የአሜሪካ ፕሬዚዳንት የአሜሪካ ፕሬዝዳንቶች ዝርዝር (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "18805", "contents": "ካልቪን ኩሊጅ (እንግሊዝኛ: Calvin Coolidge) የአሜሪካ ሠላሳኛ ፕሬዝዳንት ነበሩ። ፕረዝዳንቱ ሥልጣን ላይ የወጡት በቀዳሚው በዋረን ሃርዲንግ መሞት በ1923 እ.ኤ.አ. ሲሆን ሁለተኛ ዘመን (አራት ዓመታት) በምርጫ አገኝተው በጠቅላላ ፮ ዓመታት ገዙ። በስልጣን ዘመናቸው ምክትል ፕሬዝዳንት ሁነው የተሾሙት ቻርልስ ዳውዝ ናቸው። ፕሬዝዳንቱ የሪፐብሊካን ፓርቲ አባል የነበሩ ሲሆን የለሴ ፈርና የትንሽ መንግሥት ወዳጅ ነበሩ። ለተጨማሪ ዘመን ምርጫ ዕጩ መሆን ስላልወደዱ ከሥልጣን የወረዱት በ1929 እ.ኤ.አ. ነበር። የአሜሪካ ፕሬዚዳንት የአሜሪካ ፕሬዝዳንቶች ዝርዝር (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "18817", "contents": "ራስ ዳርጌ ሣህለ ሥላሴ የሸዋው ንጉሥ ሣህለ ሥላሴ ልጅና የንጉሥ ኃይለ መለኮት ግማሽ ወንድም እንዲሁም ዳግማዊ ዓፄ ምኒልክ አጎት ነበሩ። ራስ ዳርጌ በ፲፰፻፳፪ ዓመተ ምሕረት ሲወለዱ ከአድዋ ጦርነት በኃላ በበተወለዱ በ ፸ ዓመታቸው ፲፰፻፺፪ ዓ/ም በሰላሌ የአስተዳደር ርዕሰ ከተማ በነበረችው ፍቼ ላይ አልፈዋል። ዓፄ ቴዎድሮስ ወደ ሸዋ በጥቅምት ወር ፲፰፻፵፰ ዓ/ም ላይ በዘመቱ ጊዜ አቤቶ ዳርጌ (የወደፊቱ ራስ) እና የወንድማቸው ልጅ አቤቶ ምኒልክ (የወደፊቱ ዳግማዊ ዓፄ ምንሊክ) ኅዳር ፴ ቀን በረከት ላይ በተደረገው ጦርነት፣ እራሳቸውን ለመከላከል ሞክረዋል። ዳሩ ግን በጦርነቱ ድል ስለሆኑ አቤቶ ዳርጌና አቤቶ ምንሊክ በምርኮ፣ መጀመሪያ ወደጎንደር ከዚያ ወደደብረ ታቦር እና በስተመጨረሻ ወደ መቅደላ ተወሰዱ። በዚህ ወቅት አቤቶ ዳርጌ የጦርነት ድፍረትን ስላሳዩ በዓፄ ቴዎድሮስ ፊት ከፍተኛ ባለሟልነትን አገኙ፣ እንዲሁም የፊታውራሪነት ማዕረግ ተሰጥቷቸው በክብር ይኖሩ ነበር። ቆይቶም ሰኔ ፳፬ ቀን ፲፰፻፶፯ ዓ/ም ደጃዝማች ምንሊክ ከመቅደላ ሲያመልጡ እርዳታ ቢሰጡም እራሳቸው ግን በምሽጉ ውስጥ ቀርተው ነበር። ዓፄ ቴዎድሮስም ለፊታውራሪ ዳርጌ ከነበራቸው ፍቅር የተነሳ ቅጣት አልበየኑባቸውም ነበር። ከዓፄ ቴዎድሮስ ሞት በኋላ ፊታውራሪ ዳርጌ ወደ ሸዋ ተጉዘው በራስ ማዕረግ የሰላሌ አስተዳዳሪ ሆኑ። ቀጥሎም የአሩሲ አስተዳዳሪ በመሾም አሩሲ ሲካሄድ የነበረውን ዘመቻ አጠናቀቁ። ከዚህ በኋላ ራስ ዳርጌ የዳግማዊ ምኒልክ ዋና አማካሪ በመሆን ንጉሡን ይረዱ ነበር። ከአስተዋይነታቸውና አርቆ አሳቢነታቸው የተነሳ በአጼ ዮሐንስ ዘንድ ሳይቀር ከፍተኛ ግምት ያገኙ መሪ ነበሩ። የአድዋ ጦርነት ወቅት በዳግማዊ ምኒልክ ፈንታ በእንደራሴነት አገሪቱን ይመሩ ነበር። በዚህ ወቅት ጣሊያኖች ልጃቸውን ጉግሳ ዳርጌን የወደፊቱ የኢትዮጵያ ንጉሥ ነህ በማለት ከሚማርበት ስዊዘርላንድ እንዳመጡት ሲሰሙ በንዴት ስሙን ከቤተሰባቸው ስም ዝርዝር እንዳሰረዙ ታሪክ ጸሐፊው ሃሮልድ ማርከስ ዘግቦት ይገኛል ራስ ዳርጌ መጋቢት ፲፭ ቀን ፲፰፻፺፪ ዓ/ም በተወለዱ በ ፸ ዓመታቸው ፍቼ ላይ አርፈው በደብረ ሊባኖስ ገዳም ተቀበሩ። ^ Marcus, Menelik II, p. 215 2."} {"id": "51033", "contents": "Raya Bala /ራያ Bala is located at North with Raya Azebo ,at West with Raya Alamata,at South with Raya Kobo and at East with Afar region Yalo.Raya Chercher is address it's question to be separate from the Raya This is because it was fack of TPLF to be added to Raya Azebo by cancelled out it's loyalty of being werda.The Werda was known as small wereda,this is insulting to well mannered and thinkable community.At 2020G.C /11/08 sun day this Werda elect it's temporary governor 1.Habitu syum kasa : Head of Raya Bala 2.Getachewu nega :Vice head of Raya Bala 3.Yassin Ali mekonen: Head of Raya Bala Revenue office 4.Teka kiros: head of prosperity of Raya Bala 5.Nguse Hayle:Head of Raya Bala secretary office 6.Getahun lijalem: Head of Raya Bala Finance. 7.Moges Asefa Tadeg:Head of Raya Bala Peace and Conflict resolution office All these was ellect as temporary governor of Raya Chercher werda with respect of the following kebeles: Raya Bala/ራያ ባላ Raya Ulaga/ራያ ኡላጋ Raya Maru/ራያ ማሩ Raya karsole/ራያ ቃርሶሌ Raya dereyta/ራያ ዳርኤይታ Raya Adiskign Raya Buta merfeta Raya Maygedel"} {"id": "16273", "contents": "ላገባ ነው የኢትዮጵያ አስቂኝ የፍቅር ፊልም ነው። ፊልሙ በኢትዮጵያ ሲኒማ ቤቶች ረዥም ጊዜ የቆየ ሲሆን በህዝብ ዘንድ ከፍተኛ ተቀባይነትን አግኝቷል።"} {"id": "16279", "contents": "ባለቀለም ህልሞች የኢትዮጵያ አስቂኝ የፍቅር ፊልም ነው። ፊልሙ በሀገሪቱ ሲኒማ ቤቶች ረዥም ጊዜ የቆየ ሲሆን በህዝብ ዘንድ ከፍተኛ ተቀባይነትን አግኝቷል።ባሁኑ ሰአት ደግሞ ባለቀለም ህልሞች ቁጥር 2 ተሰርቶ በሁሉም አዲስ አበባ ሲኒማ ቤቶች በእይታ ላይ ይገኛል።"} {"id": "16285", "contents": "የእሳት ቀለበት የኢትዮጵያ ፊልም ነው። ፊልሙ በሀገሪቱ ሲኒማ ቤቶች ረዥም ጊዜ የቆየ ሲሆን በህዝብ ዘንድ ከፍተኛ ተቀባይነትን አግኝቷል።"} {"id": "16291", "contents": "ታሥራለች የኢትዮጵያ ፊልም ነው። ፊልሙ በሀገሪቱ ሲኒማ ቤቶች ረዥም ጊዜ የቆየ ሲሆን በህዝብ ዘንድ ከፍተኛ ተቀባይነትን አግኝቷል። ሐበሻ ፊልም"} {"id": "18913", "contents": "ኬንያ የአለም ባንዲራዎች ሰንደቅ ዓላማ (ይህ ባንዲራዎች ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "12349", "contents": "ዊሊያም ሄንሪ ቢል ጌትስ III በአሜሪካ እ.አ.አ. ኦክቶበር 28 1958 የተወለደ ታዋቂ የቢዝነስ ሰው እና የማይክሮሶፍት የሶፍትዌር አምራች ድርጅት መስራችና ባለቤት ነው። ድርጅቱን የመሰረተው ከፖል አለን ጋር በመሆን በ አፕሪል 4 1975 እ.ኤ.አ. ኒው ሜክሲኮ ውስጥ ነበር። ግለሰቡ እ.አ.አ. ከ1995 - 2010 ድረስ (2007ን ሳይጨምር) የአለማችን ከበርቴ ሰው ነው። በአሁኑ ጊዜ የማይክሮሶፍት ሊቀመንበር እና ስፔሺያል ሶፍትዌር አርኪቴክት ነው። ጌትስ በዘመናዊው የኮምፒውተር እድገት ከፍተኛ አስተዋጾ ያደረገ ግለሰብ ነው።"} {"id": "12361", "contents": "አንድነት ግጥም (እማማ አፍሪካን ለማስታወስ) 1984 87 ገጽ በረከተ መርገም 1987 ISBN 91-7328-627-3 96 ገጽ የበሰለው ያራል 1988 ISBN 91-7328-638-9 224 ገጽ በናቴኮ ሴት ነኝ 1989 243 ገጽ እናትክን በሉልኝ 1989 ISBN 91-7328-774-1 134 ገጽ የሽግግር ደባ (?) 1990 ISBN 91-7328-675-3 353 ገጽ ዛር ነው በሽታዋ 1991 208 ገጽ ቅኔ ለዘመን 1992 ገጽ274 ቆርጠሃት ታለለ (?) 1992 290 ገጽ የመንጎል ጥሪ 1994 ISBN 91-630-2924-3 108 ገጽ ]] ዜሮ ፊታውራሪ 1995 ISBN 91-7328-768-7 55 ገጽ ]] Mao Zedong, Weida de jinbu zhi fu! - Stockholm : F�rfattares bokmaskin : [Stockholm] : [G.Y. Hailu], 1986. - 38 s. : ill. - ISBN 91-7328-536-6 Hanying chengyu di xiaojia = A tiny home of Chinese-English idiomatic phrases / compiled by Hailu - [Stockholm] : [F�rfattares bokmaskin] : [Stockholm] : [G.Y. Hailu], 1987. - xxxix, [1], 478 s. - ISBN 91-7328-598-6 ምንጭ ስዊዲን አብያተ መጻሕፍት ዝርዝር"} {"id": "13483", "contents": ""} {"id": "13531", "contents": "ቴወድሮስ የኢትዮጵያ ታዋቂ ዘፋኝ ሲሆን ብዙ የሙዚቃ ስራወችንና አንድ አንድ የቤ/ክርስቲያን መዝሙሮችን በማበርከት ይታወቃል። He is also known for ordering expensive items from restaurants, demanding the manager once the check has been dropped off and then being off escorted by police out of the building because he refuses to pay for the meal he consumed."} {"id": "13561", "contents": "ትዕግስት ወይሶ የኢትዮጵያ ታዋቂ ዘፋኝ ስትሆን ዘመናዊ የሙዚቃ ስራወችን በማቅረብ ትታወቃለች። ፲፱፻፺፰ ዓ.ም. ከአቅሜ በላይ ነው"} {"id": "13591", "contents": "ይርጋ ዱባለ የኢትዮጵያ ታዋቂ ዘፋኝ ሲሆን ብዙ ባህላዊ የሙዚቃ ስራወችን በማቅረብ ይታወቃል። ይርጋ ዱባለ የተወለደው ጎንደር ከተማ አርባያ በምትባል መንደር ግንቦት 16 ቀን 1922 ዓ.ም ነው። አባቱ ከሌላ የወልዷቸው በርካታ ልጆች ቢኖሩም ከአንድ አባት የተወለዱ አንድ ወንድና አንዲት ሴት ግን ነበሩ። እንዳጋጣሚ ግን ሁለቱም አሁን በህይወት የሉም። ይርጋ ዱባለ የ10 ዓመት ልጅ እያለ፣ ታናሽ ወንድሙ ባዘዘው ዱባለ ደግሞ የ 7 ዓመት ልጆች ሆነው ማሲንቋቸውን ይዘው ሲጫወቱ “እኒያ ልጆች የታሉ?” እየተባሉ እየተጠየቁ ጠረጴዛ ላይ እያወጧቸው ነበር የሚያዘፍኗቸው። ወደ አዲስ አበባ ተወስዳችሁ ትዘፍናላችሁ ሲባሉ እናታቸው “ልጆቼን ሊቀሙብኝ ነው” በሚል ስጋት አባ ጊዮርጊስ የሚባል ቦታ ወስደው የደበቋቸው። ይርጋ እንደሚለው በወቅቱ ደጃዝማች አርአያ ገ/መድህን ወረዳ አስተዳዳሪ ነበሩና ህጻናቱን ድምጻዊያን በደንብ ጠብቀዋቸዋል። ከይርጋ በድምጽም በመሰንቆ ጨዋታም የሚበልጠው ባዘዘው ግን ወደ ስምንተኛ ዓመት ዕድሜው ሊሻገር ሲል ሞተ። “ጥላ ወጊ ገደለብኝ.. ደጃዝማች አርአያ ገ/መድህን ግን ቱልቱላና ጥሩምባ እያስነፉ በክብር አስቀብረውታል” ይላል ይርጋ ስለወንድሙ ሲናገር። እሱ ከሞተ በኋላ ይርጋ ከአባ ጊዮርጊስ ወደ ጎንደር ተመለሰ። ሶስት ልጆች ወልደው አንድ ብቻ የቀራቸው የይርጋ እናት ልጃቸውን ቶሎ ድረው የልጅ ልጆች ማየትን ቸኮሉ። እናም የስድስት ዓመት ልጅ አጩለት። ወዳጅ ዘመድ ተቃውሞ ነበር። “ይህች ህጻን ምን ልትሆን ነው?"} {"id": "19381", "contents": "ሶዶኛ ወይም ክስታኒኛ በኢትዮጵያ የሚነገር ቋንቋ ሲሆን የሴማዊ ቋንቋዎች አባል ነው። በተለይ በሶዶ ወረዳ በክስታኔ / ሶዶ ጉራጌ ብሔር የሚነገር የጉራግኛ አይነት ንው። https://am.wiktionary.org/wiki/Wiktionary:ጉራግኛ_ሷዴሽ - የሶዶኛ ቃላት በውክሽኔሪ (ይህ ቋንቋ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "19387", "contents": "አገውኛ በኢትዮጵያና በኤርትራ የሚነገር ኩሺቲክ ተብሎ በሚታወቀው የቋንቋ መደብ የአፍሮ-እስያ ቤተሰብ የሚካለል ቋንቋ ነው።"} {"id": "19393", "contents": "ቡሳኛ በኢትዮጵያ የሚነገር ኩሺቲክ ተብሎ በሚታወቀው የቋንቋ መደብ የአፍሮ-እስያ ቤተሰብ የሚካለል ቋንቋ ነው።"} {"id": "13609", "contents": "አበበች ደራራ የኢትዮጵያ ታዋቂ ዘፋኝ ስትሆን ብዙ ዘመናዊ የሙዚቃ ስራወችን በማቅረብ ትታወቃለች። በሉ እንጂ አብቹ ነጋ ነጋ"} {"id": "51441", "contents": "ማርቭል ስቱዲዮስ (Marvel Studios LLC) የአሜሪካ ፊልም ስቱዲዮ ሲሆን ወላጅ ድርጅቱ ዋልት ዲዝኒ ኩባንያ ነው። ከማርቭል ኢንተርቴይንመንት ግሩፕስ (MEG) በመቀጠል ቶይቢዝ በወርሃ ታህሳስ፣ 1986 ከአቪ አራድ ጋር በመሆን ማርቭል ፊልሞችን ፈጥረዋል። ከማርቭል ፊልሞች ወደ አዲስ አለም አኒሜሽን (New World Animation) ከዛም ወደ ማርቭል ፊልሞች አኒሜሽን አደገ። በነሀሴ፣ 1989 ማርቭል ስቱዲዮስ ማርቭል ፊልሞችንና ኒው ወርልድ ኮሚዩኒኬሽንስ ግሩፕን አጠቃሎ መስራት ጀመረ። በ1990 ማርቭል ስቱዲዮስ ማርቭል ካራክተሮች ላይ ትኩረት አድርጎ ይሰራ ነበር። ስፓይደር ማን ኤክስ ሜን ፋንታስቲክ ፎር ዘ ኢንክሪደብል ሀልክ"} {"id": "19435", "contents": "ማጃንግኛ በኢትዮጵያ የሚነገር ናይሎ ሳህራዊ ተብሎ በሚታወቀው የቋንቋ መደብ ነው።"} {"id": "19447", "contents": "አኝዋክኛ በኢትዮጵያ የሚነገር ናይሎ ሳህራዊ ተብሎ በሚታወቀው መደብ ውስጥ የሚገኝ ቋንቋ ነው። ^ የ2007 እ.ኤ.አ. የሕዝብ ቆጠራ"} {"id": "17341", "contents": "ተማክረው የፈሱት ፈስ አይገማም የአማርኛ ምሳሌ ነው። አምባገነንተን የሚያወግዝና ተማክሮ መስራትን የሚደግፍ"} {"id": "17359", "contents": "ተስስታም አንድ ያንቀው አንድ ይወድቀው የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሥሥታም ወይም ያንቀዋል ወይም ደግሞ ይወድቅበታል እንጂ የፈለገውን አያገኝም። ሥሥታምነትን የሚያወግዝ።"} {"id": "17365", "contents": "ተስፋ ያድናል ክህደት ያመነምናል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ተስፋ ማድረግ ጥሩ ነው"} {"id": "17371", "contents": "ተሻገር ከወንዙ ጉድ እንዳያበዙ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "17377", "contents": "ማን ይናገር የነበር ማን ያርዳ የቀበረ፣ እማኞች ነገርን ለማረጋገጥ ወሳኝ ናቼው"} {"id": "17383", "contents": "ተቅበላ ጥጋብ የስቅለት ጦም ማደር ይሻላል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "17395", "contents": "ተናት ቀን ይሻላል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "13741", "contents": "ማን ደፍሮ ይገባል (25) አለቃ ሚስታቸው የቂጥኝ በሽታ ይዟቸው ወሸባ ገብተው (የቤት ውስጥ ህክምና ) ከቤት ተኝተዋል። በሽታውን ማን እንዳስያዛቸው ሲመረመሩ ማንደፍሮ የሚባል የመንደር አውደልዳይ መሆኑን ሰምተዋል። ታዲያ አንድ ወዳጃቸው የሆነ ሰው «ኧረ ለመሆኑ ከርስዋ ቤት ማን ገብቶ ነው ሚስትዎን ቂጥኝ ያስያዛቸው?» ብሎ ቢጠይቃቸው «አዬ ወንድሜ ያስያዛትንማ ማን ብዬ ልንገርህ ከኔ ቤት ማን ደፍሮ ይገባል?» ብለው መለሱለት ያስያዛት ማንደፍሮ ነው ማለታቸው ነው።"} {"id": "13747", "contents": "ኩኩሉ (31)መኳንንቱ በአለቃ ፍጥነት የሰላ አቃቂር ምን እናድርግ ብለው መከሩ። ነገ ሁላችንም እንቁላል ይዘን እንምጣና አለቃን እናፋጣቸው ብለው ተስማምተው በማግስቱ ጉባኤ ሁሉም ከኪሱ እንቁላሉን ብቅ ሲያደርግ አለቃም በቅጽበት እጃቸውን አርገፈገፉና ኩኩሉ አሉ። ከዚያም ለጥቀው ይህንን ሁሉ እንቁላል ያስወለድኩት እኔ ነኝ አሉ ይባላል። መኳንንቱ ሁሉ ሴት ዶሮ ሆነ።"} {"id": "13753", "contents": "ወላሂ ኑ እንብላ (37)አለቃ ከሩቅ ቦታ ወደ አገራቸው ሲመለሱ ሽፍቶች ሊደርሱባቸው ሲል ያላቸውን ገንዘብ አገልግል ውስጥ ከተው ጠበቁዋቸው። ለሽፍቶቹም ኑ እንብላ ወላሂ ጥሩ የዶሮ ወጥ ነው ቢሏቸው እኛ የእስላም ስጋ አንበላም ብለው ትተዋቸው ሔዱ ይባላል።"} {"id": "16669", "contents": "ቂም ይዞ ጸሎት ሳል ይዞ ስርቆት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሁለቱም አያዋጡም"} {"id": "16687", "contents": "ቄስ ካናዘዘው እድሜ ያናዘዘው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "52311", "contents": "የንግስት ዘበኛ፣ የእንግሊዝ ጠባቂዎች እና የንግስት ህይወት ጠባቂ (የንግስ ዘበኛ እና የንጉስ ህይወት ጠባቂ ተብሎ የሚጠራው ንጉስ ወንድ ሲሆን) በዩናይትድ ኪንግደም ውስጥ ኦፊሴላዊውን የንጉሳዊ መኖሪያ ቤቶችን እንዲጠብቁ ለተያዙ እግረኛ እና ፈረሰኛ ወታደሮች የተሰየሙ ስሞች ናቸው። የብሪቲሽ ጦር ከእንግሊዝ መመለሻ (1660) በፊት የሁለቱም የፈረስ ጠባቂዎች እና የእግር ጠባቂዎች ጦርነቶች አሉት እና ከንጉሥ ቻርልስ II ዘመነ መንግስት ጀምሮ እነዚህ ክፍለ ጦር የሉዓላዊውን ቤተመንግስቶች የመጠበቅ ሃላፊነት ነበረባቸው። ጠባቂዎቹ ሙሉ በሙሉ የሚሰሩ ወታደሮች ናቸው። የንግስት ጠባቂ፣ የብሪቲሽ ጠባቂዎች እና የንግስት ህይወት ጠባቂ በብሪቲሽ ጦር የለንደን ዲስትሪክት የስራ ቦታ ስር በሚመጡት የንጉሣዊ መኖሪያ ቤቶች ውስጥ ተቀምጠዋል፣ እሱም ለቤተሰብ ክፍል አስተዳደር ኃላፊነት ነው። ይህ የበኪንግሀም ቤተ መንግስት, ክላረንስ ቤት, የቅዱስ ጄምስ ቤተ መንግስት እና የለንደን ግንብ, እንዲሁም የዊንዘር ቤተመንግስት ይሸፍናል. የንግስት ጠባቂው እንዲሁ በሉዓላዊው ሌላ ኦፊሴላዊ መኖሪያ ፣ ቅዱስየሮድቤት ቤተ መንግስት ውስጥ ተጭኗል ፣ ግን እንደ ለንደን ብዙ ጊዜ አይደለም። በኤድንበርግ ውስጥ ጠባቂው በሬድፎርድ ባራክስ ውስጥ ነዋሪው እግረኛ ሻለቃ ነው። በ ሳንድሪንግሃም ወይም ባልሞራል በንግስት የግል መኖሪያ ቤቶች ላይ አልተሰካም። የንግስት ዘበኛ በለንደን የሚገኘውን ቡኪንግሃም ቤተ መንግስትን እና የቅዱስ ጀምስ ቤተ መንግስትን (ክላረንስ ሃውስን ጨምሮ) ለመጠበቅ ኃላፊነት ላለው የእግረኛ ክፍል የተሰጠ ስም ነው። ጠባቂው ከአንድ ክፍለ ጦር የተውጣጡ ወታደሮችን ያቀፈ ሲሆን ለሁለት ተከፍሎ ለቡኪንግሃም ቤተ መንግስት እና ለቅዱስ ጀምስ ቤተ መንግስት የሚቆይ ቡድን ነው። የሉዓላዊው ኦፊሴላዊ መኖሪያው አሁንም የቅዱስ ጄምስ ስለሆነ የዘበኛው አዛዥ (የዘበኛው ካፒቴን ተብሎ የሚጠራው) እዚያው ላይ የተመሰረተ ነው, እንደ ክፍለ ጦር ቀለሞች."} {"id": "16921", "contents": "ፈረስ ቢያነክስ አህያ ታጉዝ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "18211", "contents": "መጋቢት ፬፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻፹፬ ኛው ዕለት ሲሆን፤ የበጋ ወቅት ፷፱ ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፻፹፪ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፻፹፩ ቀናት ይቀራሉ። ፲፱፻፲፬ ዓ/ም - ግብጽ እራሷን ለማስተዳደር ብሪታኒያ ስትፈቅድላት ቀዳማዊ ፉዋድ የአገሪቱ ንጉሥ ሆኑ። ፲፱፻፶፯ ዓ/ም - መሬት አልባነትን ለማስወገድ የዩኒቨርሲቲ ኮሌጅ ተማሪዎች በፓርላማው ፊት ለፊት ተሰልፈው «መሬት ለአራሹ የምትሹ፤ ተዋጉለት አትሽሹ» የሚለውን መዝሙራቸውን ለመጀመሪያ ጊዜ አሰሙ። ፲፱፻፷፩ ዓ/ም - በኢትዮጵያ የተመደቡ (ሦስት የሩሲያ ጋዜጠኞችና ሦስት የቼኮዝሎቫኪያ ዲፕሎማቶች)፤ ለተማሪዎች እንቅስቃሴ የገንዘብ እርዳታ አድርገዋል በሚል ወንጀል ከአገር እንዲባረሩ ተደረገ። ፳፻፭ ዓ/ም - የአርጀንቲናው ተወላጅ፣ ካርዲናል ጆርጅ ማርዮ በርጎግልዮ የሮማ ካቶሊክ ቤተ ክርስቲያን መንበረ ጴጥሮስ ፪መቶ፷፮ኛው ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት (ፓፓ) ኾነው ቀዳማዊ ፖፕ ፍራንሲስ ተብለው ተመረጡ። ፲፪፻፷፮ ዓ/ም - ኢጣልያዊው የካቶሊክ ቄስ ቶማስ አኳይናስ በዚህ ዕለት አረፈ። (እንግሊዝኛ)P.R.O., FCO 371/536 Annual Review of 1969 ክፍሉ ታደሰ፣ «ያ ትውልድ»፣ኢንዲፔንደንት አሳታሚዎች (ቦሌ ማተሚያ ድርጅት)"} {"id": "20767", "contents": "ውሀ ሲወስድ እያሳሳቀ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው። ውሀ ሲወስድ እያሳሳቀ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20773", "contents": "ውሀ ቢወቅጡት መልሶ እንቦጭ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው። ውሀ ቢወቅጡት መልሶ እንቦጭ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20785", "contents": "ውሀና ጠጅ እኩል ይጠጣሉ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ውሀና ጠጅ እኩል ይጠጣሉ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20797", "contents": "ውሻ በቀደደው ጅብ ይገባል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ውሻ በቀደደው ጅብ ይገባል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20803", "contents": "ውጣ ያለው ገንዘብ ግርግዳ ሲቧጥጥ ያድራል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ውጣ ያለው ገንዘብ ግርግዳ ሲቧጥጥ ያድራል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20125", "contents": "ትንሽ ጎልማሳ ትቢያ ታነሳ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "18253", "contents": "ቀልዶች ከጋብሮቮ ምድር በአረፈዓይኔ ሐጐስ የተተረጎመ ከቡልጋሪያ ዋና ከተማ ተሰደው በጋብሮቮ የሚባል ቦታ ስለሚኖሩ፣ በቀጥቃጣነታቸው ታዋቂነት ስላተረፉ ማህበረሰቦች የሚያትት የቀልድ መጽሃፍ ነው። መጽሃፉ በታተመበት ወቅት ከፍተኛ ተነባቢነትን በማትረፉ ቀጥቃጣ ሰው ጋብሮቭ በሚል ስያሜ እንዲታወቅ አድርጓል። ^ Thanks to: Lapsley/Brooks Foundation @ good-amharic-books.com"} {"id": "18277", "contents": "የጊታር ትምህርት መማሪያ ፡ በ ዮናስ ጎርፌ እና ዮናስ ጌታቸው በ1990 ዓ.ም. ተዘጋጅቶ የታተመ መጽሃፍ ነው ። ፍሬ ነገሩም የጊታር ሙዚቃ አጨዋወትን ለአንባቢ ማስተማር ነው ^ Thanks to: Lapsley/Brooks Foundation @ good-amharic-books.com"} {"id": "20839", "contents": "ዘምቶ ተወረሰ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዘምቶ ተወረሰ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20845", "contents": "ዘር ከልጓም ይጠቅሳል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዘር ከልጓም ይጠቅሳል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20851", "contents": "ዘባራቂ ላባ ቀረሽ እብድ አስተኔ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዘባራቂ ላባ ቀረሽ እብድ አስተኔ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20863", "contents": "ዘጠኝ ሞት መጣ ቢሉት አንዱን ግባ በለው አለው የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዘጠኝ ሞት መጣ ቢሉት አንዱን ግባ በለው አለው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20173", "contents": "ነገርኩት መስዬ እንዲመስለው ብዬ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20179", "contents": "ነጋዴ ወረቱን ዘላን ከብቱን ገበሬ ምርቱን የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20899", "contents": "ዝም ብትል ባትከበርም ችላ ትባልበታለህ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዝም ብትል ባትከበርም ችላ ትባልበታለህ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21547", "contents": "ዪዪዪዪዪ .........አለ !አምቡላንስ (የቁጭት አባባል) የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዪዪዪዪዪ .........አለ !አምቡላንስ (የቁጭት አባባል) የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21559", "contents": "ያህያ እንግዳ የጅብ እራት ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያህያ እንግዳ የጅብ እራት ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21571", "contents": "ያለ ሴት ምን ያደርጋል ቤት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያለ ሴት ምን ያደርጋል ቤት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21577", "contents": "ያለ በሬ ምን ያደርጋል ገበሬ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያለ በሬ ምን ያደርጋል ገበሬ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "18343", "contents": "መጋቢት ፲፮፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻፺፮ ኛው ዕለት ሲሆን፤ የበጋ ወቅት ፹፩ ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፻፸ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፻፷፱ ቀናት ይቀራሉ። ፲፱፻፲፮ ዓ/ም - የኢትዮጵያ መንግሥት አልጋ ወራሽ እና ባለሙሉ ሥልጣን እንደራሴ ራስ ተፈሪ መኮንን «ስለ ባሮች አስተዳደርና ነፃነት የቆመ ደንብ» በሚል ርእስ የተጻፈ ባለ አሥር ገጽ መመሪያ አሳተሙ። በአገሪቱም “ባሪያ” እንዳይሸጥ፣ እንዳይገዛ የሚከለክል አዋጅ መጋቢት ፳፪ ቀን ታወጀ። ፲፱፻፷፮ ዓ/ም - በኢትዮጵያ የአብዮት ንቅንቅ፣ በኮሎኔን የዓለም ዘውዴ የተመራ የአየር ወለድ ሠራዊት በደብረ ዘይት የአየር ኃይል ረብሸኞችን በመምታት በቁጥጥር ስር አዋለ። ንጉሠ ነገሥቱ ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ የባለ ሥልጣናትን አቋም እና ወንጀል የሚያጠና አጣሪ ሸንጎ እንደመሠረቱ አስታወቁ። ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ፤ “ሕይወቴና የኢትዮጵያ እርምጃ”፣ ፩ኛ መጽሐፍ (፲፱፻፳፱ ዓ/ም (እንግሊዝኛ) P.R.O., FCO 371/1829 - ANNUAL REVIEW FOR ETHIOPIA FOR 1974"} {"id": "21601", "contents": "ያለህ ምዘዝ የሌለህ ፍዘዝ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያለህ ምዘዝ የሌለህ ፍዘዝ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21607", "contents": "ያለአቻ ጋብቻ ቆይ ብቻ ቆይ ብቻ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያለአቻ ጋብቻ ቆይ ብቻ ቆይ ብቻ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21613", "contents": "ያለው ይበላል የሌለው ያፈጣል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያለው ይበላል የሌለው ያፈጣል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21619", "contents": "ያላማረ ሰርግ ጉልቻው ይሽረፋል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያላማረ ሰርግ ጉልቻው ይሽረፋል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21637", "contents": "ያልሰማ ጆሮ ከጎረቤት ያጣላል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልሰማ ጆሮ ከጎረቤት ያጣላል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21037", "contents": "የመሬት እርጥብ እሸቱን ደረቅ ምርቱን የአማርኛ ምሳሌ ነው። የመሬት እርጥብ እሸቱን ደረቅ ምርቱን የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21049", "contents": "የመንገድ ዳር እሸት ባል የሌላት ሴት የአማርኛ ምሳሌ ነው። የመንገድ ዳር እሸት ባል የሌላት ሴት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21055", "contents": "የመከራ ውዝፍ ያለበት ነጋዴ ከሚወረር አገር ይደርሳል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የመከራ ውዝፍ ያለበት ነጋዴ ከሚወረር አገር ይደርሳል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21073", "contents": "የሚሉሽን በሰማሽ ገበያም ባልወጣሽ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሚሉሽን በሰማሽ ገበያም ባልወጣሽ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21097", "contents": "የሚካኤል ስለት ለገብርኤል ምኑ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሚካኤል ስለት ለገብርኤል ምኑ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21679", "contents": "ያልወለደኩት ልጅ አባባ ቢለኝ አፌን ዳባ ዳባ አለኝ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልወለደኩት ልጅ አባባ ቢለኝ አፌን ዳባ ዳባ አለኝ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21685", "contents": "ያልዘራውን የሚበላ ዝንጀሮ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልዘራውን የሚበላ ዝንጀሮ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21691", "contents": "ያልጠሩት መካሪ ያልሾሙት ፊታውራሪ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልጠሩት መካሪ ያልሾሙት ፊታውራሪ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "18529", "contents": "ላርሳ (አረብኛ፦ ተል-አስ-ሠንከረህ) ከ1844 እስከ 1675 ዓክልበ. ድረስ የሜስፖጦምያ ከተማ-ግዛት ነበረ። ከተማው በኤአናቱም ዘመን (2200 አካባቢ) መኖሩ ይታወቃል። በ1844 ግን የኢሲን መንግሥት በሱመር ላይኛ ሥልጣን እየሆነ የላርሳ አሞራዊ አለቃ ጉንጉኑም ነጻነቱን ከኢሲን አዋጀ። በ1835 ጉንጉኑም ኡርንም ያዘ። ላርሳና ኢሲን፣ ከ1807 በኋላ ባቢሎንም ተወዳዳሪዎች ነበሩ። በየጊዜ ሦስቱ እርስ በርስ ጦርነት ያድርጉ ነበር። ኢሲን በ1709 ከወደቀ በኋላ የላርሳ ንጉሥ ሪም-ሲን ለትንሽ ወቅት ላይኛ ሥልጣን ነበር። ነገር ግን የባቢሎን አዲስ ንጉሥ ሃሙራቢ በረታና በ1675 ላርሳን ያዘ። (ኡልትራ አጭር) 1844-1817 - ጉንጉኑም 1817-1806 - አቢሳሬ 1806-1776 - ሱሙኤል 1776-1760 - ኑር-አዳድ 1760-1753 - ሲን-ኢዲናም 1753-1751 - ሲን-ኤሪባም 1751-1746 - ሲን-ኢቂሻም 1746-1745 - ሲሊ-አዳድ 1745-1734 - ዋራድ-ሲን 1734-1675 - ሪም-ሲን"} {"id": "18601", "contents": "ዊል ስሚዝ (እንግሊዝኛ: Will Smith) (የተወለደው ሴፕቴምበር 25 እ.አ.አ. 1968) የአሜሪካ ታዋቂ የፊልም ተዋናይ፣ ሙዚቀኛ (ራፐር) እንዲሁም የፊልም ፕሮዲዩሰር ነው። ስሚዝ የአሁኗን ባለቤቱን ፒንኬት ስሚዝን በእ.አ.አ.1997 አግብቶ ጃደን ስሚዝ እና ዊሎው ስሚዝ የሚባሉ ሁለት ወንድ እና ሴት ልጆችን ወልደዋል። ካልቭን ሀርስ ዊል ስሚዝ በመጋቢት 27 2022 ዓም በተደረገው 94ተኛው የአካዳሚ ሽልማት ዝግጅት ላይ ኮሜድያን ክሪስ ሮክ ስለ ባለቤቱ ፀጉር ቀልደሃል በማለት በጥፊ መቶታል። ሮክ የስሚዝ ባለቤት የወነችው ጄዳ ፓንኬት ስሚዝ ፀጉር ከ1997 በተሰራው ጂአይይ ጄን የተሰኘውን የፊልሙን እንስት ገፀ ባህሪ ጋር በማነፃፅር ንብረት ስሚዝን ያስቆጣው። የስሚዝ አፀፋ በአካዳሚውም ሆነ በተዋንያንና የፊልም ባለሙያ ትልቅ እውቅናና ውገዛ ደርሶበታል። ዊል ስሚዝም ኪንግ ሪቻርድ የተባለውን ፊልም ተውኖ በምርጥ ተዋንያን አሸንፋል። ስሚዝ በአስተያየቱም አካዳሚውን፣ የፊልሙን ባልደረቦቹን፣ እና ወዳጆቹን ለክስተቱ ይቅርታ በመጠየቅ ነበር እንባ ያነባው። ነገር ግን በቀጣይ ቀን ሮክን ይቅርታ ሊጠይቅ ችሏል። ጄዳ በ2018 ላይ በለቀቀችው የማህበራዊ ገፅ ቪድዮ ፀጉር የመነቃቀል በሽታ ስላለባት ሙሉ ፀጉራን እንደምትላጨው አሳስባለች።"} {"id": "18607", "contents": "2 ዩባ (60 ዓክልበ. እስከ 15 ዓ.ም. የኖረ) የኑሚዲያ ንጉሥ በኋላም የማውሬታኒያ ንጉሥ ነበረ። 2 ዩባ የኑሚዲያ ንጉሥ 1 ዩባ አንድያ ልጅና ወራሽ ነበረ። እናቱ ማን እንደሆነች አልታወቀም። በ54 ዓክልበ. አባቱ በዩሊዩስ ቄሣር ከተሸነፈ በኋላ ራሱን ገደለ። ያንጊዜ ኑሚዲያ የሮማ መንግሥት ክፍላገር ሆነ። ዩሊዩስ ቄሣር 2 ዩባን ወደ ሮማ አመጣውና ድሉን ለማክበር በሠልፍ አሠለፈው። በሮማ እየቆየ ልጁ ዩባ ሮማይስጥና ግሪክ ይማር ነበረና የሮማ ዜግነት አገኘ። ለትምህርቱ ትጉህ በመሆኑ ከሮማ ሊቃውንት አንዱ ሆነና እድሜው 20 አመት ሲሆን «የሮማ ሥነ ቅርስ» የተባለ መጽሐፍ ጻፈ። አሳዳጊዎቹ ዩሊዩስ ቄሣርና በኋላ ኦክታውያኑስ (ከዚያ ወደፊት አውግስጦስ ቄሣር የተባለውን ስያሜ የወሰደ) ነበሩ። ዩባ ከኦክታውያኑስ ጋር ሲዘመት የመሪነት ልምምድ አገኘ። በ39 ዓክልበ. በአክቲዩም ውግያ በኦክታውያን አጠገብ ተዋጋ። በ33 ዓክልበ. አካባቢ አውግስጦስ ዩባን ወደ ኑሚዲያ ዙፋን መለሰው። ኑሚዲያ ግን ለሮማ መንግሥት ተገዥና ታማኝ ሆኖ ማገልገሉ እርግጥኛ ነው። በ27 ዓክልበ."} {"id": "21223", "contents": "የማይጽፍ ደብተራ ክንፍ የሌለው አሞራ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የማይጽፍ ደብተራ ክንፍ የሌለው አሞራ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21229", "contents": "የምላስ ወለምታ ሪፈር የለውም የአማርኛ ምሳሌ ነው። የምላስ ወለምታ ሪፈር የለውም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20425", "contents": "እንግዳ ፊት ወርቅ ኋላ ብር ኋላ ብረት ኋላ ጨርቅ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21247", "contents": "የምትጠላው ሰው ፈሱ እሆዱ ውስጥ ሳለ ይሸታል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የምትጠላው ሰው ፈሱ እሆዱ ውስጥ ሳለ ይሸታል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22345", "contents": "(ይህ ስለ ብሔር ወይም ሕዝብ የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) ጋዋዳ የኢትዮጵያ ብሔር ነው።"} {"id": "21793", "contents": "ያንዱ አገር መልከኛ ላንዱ አገር ገባር ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያንዱ አገር መልከኛ ላንዱ አገር ገባር ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21799", "contents": "ያንድ በሬ እሸት ያንድ ላም ወተት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያንድ በሬ እሸት ያንድ ላም ወተት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21841", "contents": "ያደረገችውን ታስታውቅ ከደረቷ ትታጠቅ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያደረገችውን ታስታውቅ ከደረቷ ትታጠቅ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21289", "contents": "የሰማ ያውራ ያየ ይናገር የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሰማ ያውራ ያየ ይናገር የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21313", "contents": "የሴት አገሩዋ ባሏ ማደሪያዋ አመሏ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሴት አገሩዋ ባሏ ማደሪያዋ አመሏ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21325", "contents": "የቀረ ይቀራል እንጂ ቀርቅር ብዬ አልጣራም የአማርኛ ምሳሌ ነው። የቀረ ይቀራል እንጂ ቀርቅር ብዬ አልጣራም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22393", "contents": "(ይህ ስለ ብሔር ወይም ሕዝብ የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) ኑየር የኢትዮጵያ ብሔር ነው።"} {"id": "22405", "contents": "(ይህ ስለ ብሔር ወይም ሕዝብ የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) ሻንቅላ የኢትዮጵያ ብሔር ነው።"} {"id": "22411", "contents": "(ይህ ስለ ብሔር ወይም ሕዝብ የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) ሱርሚክ የኢትዮጵያ ብሔር ነው።"} {"id": "22417", "contents": "(ይህ ስለ ብሔር ወይም ሕዝብ የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) መዠንገር የኢትዮጵያ ብሔር ነው።"} {"id": "22423", "contents": "(ይህ ስለ ብሔር ወይም ሕዝብ የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) ሀራሪ የኢትዮጵያ ብሔር ነው።"} {"id": "20503", "contents": "እየነገርናቸው እያረጉት ዋዛ ከተለበለበው የተላጠው በዛ የአማርኛ ምሳሌ ነው። እየነገርናቸው እያረጉት ዋዛ ከተለበለበው የተላጠው በዛ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21907", "contents": "ይማሩኝ እያልክ ከምትታማበት አትገኝ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ይማሩኝ እያልክ ከምትታማበት አትገኝ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21913", "contents": "ይስጡ ብሎ ከሰጠ ቆጥቦ የበላ በለጠ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ይስጡ ብሎ ከሰጠ ቆጥቦ የበላ በለጠ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21919", "contents": "ይበላው ካጣ ይበላበት ያጣ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ይበላው ካጣ ይበላበት ያጣ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21925", "contents": "ይታደሉታል እንጂ አይታገሉትም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ይታደሉታል እንጂ አይታገሉትም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20545", "contents": "እድሜና ቁረንጮ ተበጣጥሶ ያልቃል የአማርኛ ምሳሌ ነው። እድሜና ቁረንጮ ተበጣጥሶ ያልቃል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "52425", "contents": "ታላቁ የጊዛ ፒራሚድ (የኩፉ ፒራሚድ ወይም የቼፕስ ፒራሚድ በመባልም ይታወቃል) በጊዛ ፒራሚድ ኮምፕሌክስ የዛሬ ጊዛን በታላቁ ካይሮ፣ ግብፅ ውስጥ ከሚገኙት ፒራሚዶች ሁሉ ጥንታዊ እና ትልቁ ነው። ከጥንታዊው ዓለም ሰባቱ አስደናቂ ነገሮች ውስጥ እጅግ ጥንታዊው ነው፣ እና በብዛት ሳይበላሽ የቀረው ብቸኛው። የግብፅ ተመራማሪዎች ፒራሚዱ ለአራተኛው ሥርወ መንግሥት የግብፅ ፈርዖን ኩፉ መቃብር ሆኖ እንደተሠራ እና በ26ኛው ክፍለ ዘመን ዓክልበ. በ27 ዓመታት አካባቢ እንደተገነባ ይገምታሉ። መጀመሪያ ላይ 146.5 ሜትር (481 ጫማ) ላይ የቆመው ታላቁ ፒራሚድ በአለም ላይ ከ3,800 ዓመታት በላይ ረጅሙ ሰው ሰራሽ መዋቅር ነበር። በጊዜ ሂደት፣ አብዛኛው ለስላሳ ነጭ የኖራ ድንጋይ መከለያ ተወግዷል፣ ይህም የፒራሚዱን ቁመት አሁን ወዳለው 138.5 ሜትር (454.4 ጫማ) ዝቅ አድርጎታል። ዛሬ የሚታየው ከስር ያለው ዋና መዋቅር ነው. መሰረቱ የተለካው ወደ 230.3 ሜትር (755.6 ጫማ) ካሬ ሲሆን ይህም መጠን በግምት 2.6 ሚሊዮን ኪዩቢክ ሜትር (92 ሚሊዮን ኪዩቢክ ጫማ) ሲሆን ይህም ውስጣዊ ሂሎክን ያካትታል። የፒራሚዱ ስፋት 280 ንጉሣዊ ክንድ (146.7 ሜትር፣ 481.4 ጫማ) ቁመት፣ የመሠረቱ ርዝመት 440 ክንድ (230.6 ሜትር፣ 756.4 ጫማ)፣ 5+ ሰከንድ መዳፎች (የ 51°50'40 ቁልቁል)። ታላቁ ፒራሚድ በድምሩ 6 ሚሊዮን ቶን የሚመዝኑ 2.3 ሚሊዮን የሚገመቱ ትላልቅ ብሎኮችን በመቆፈር የተገነባ ነው። አብዛኛዎቹ ድንጋዮች በመጠን እና በቅርጽ አንድ ወጥ አይደሉም እና በጣም የለበሱ ብቻ ናቸው።[5] የውጪው ንብርብሮች በሙቀጫ አንድ ላይ ተጣብቀዋል."} {"id": "1525", "contents": "የሮበርት ሙጋቤ ቀልዶች ሺህ ነዋ የሳውዲው ልዑል ዳቦ ጭመቅ ሞኝ ባልና ሚስት አይ ሰርጉ ነው እሳት የማያጠፋው ውሀ ቀበጧ እመቤት ጎጃምን ምታ ጎንደርን ምታ የሽማግሌዎች ጨዋታ ዝም በል! ዝም በል! ገብርኤል ቀልድ አታውቅም እንዴ! ሁለቱ እብዶች የእብድ አናጺ ቁልፉ እኔ ጋ ነው በሥር ልናልፍ ነው አለቃ ገብረ ሐና እና ቀልዶቻቸው' ተዘጋጀ በዳንኤል አበራ 2000 አ.ም. ሃድጎ -አህያ ሸራህያ ጎመን እያበሰልሁ ነው አይ ጎራዴ አይ አስተጣጠቅ እንደምን አደራችሁ እሱን ይጨርሱና አሸነፈቻቸው ሌላ እደግሞታለሁ እያሳራኝ ነው አለቃ ገብረ ሃና ሞቱ አሬን ስበላ ከረምሁ (1)(2) አምባው ተሰበረ አለመመጣጠን አለቃ ግ/ረኃና በጣም አጭር - ድንክዬ ሰው ናቸው ገብተሽ አልቀሽ ለሰማይ የምትቀርቢ እዚያም ቤት እሳት አለ በጃቸው ደርቆ ተንጣጣ እሷ ትታቀፋለች ውዳሴ ማርያም ልደገም ቁጭ ብዬ ሳመሽ ጉድ ባይ ብዬ መጣሁ አስበጂና ላኪልኝ ማን ደፍሮ ይገባል ምልምሎች ጭን እያነሱ መስጠት ዋናውን ይዘው እኔ ለነካሁት መውጫችንን ነዋ ኩኩሉ በጠማማ ጣሳ አስደግፈውት አመለጡ በሰው አገር ቀረሁ ከአልጋ ላይ ወድቄ ነው የተልባ ማሻው ሚካኤል ወላሂ ኑ እንብላ ግም ግም ሲል ቢሻን እንበላለን ቢሻን እንጠጣለን ከመሶብዎ አይጡ የመጣሁበት ነው ጠረር አርገሽ ቅጂው ዝግንትሉ ሞልቷል ጥፍር ያስቆረጥማል የጓደኛህን ቀን ይስጥህ በቁሜ ቀምሼ መጣሁ ሺ ነዋ ቡሊ የአለቃ አህያ በጠማማ ቁና ሁለት ሁለት (1)(2)"} {"id": "1531", "contents": "አፍሪቃ አልጄሪያ ቶጎ ቤኒን ኢኳቶሪያል ጊኔ ቻድ ግብጽ ኢትዮጵያ ኤርትራ ኬፕ* ቨርድ ሊቢያ ማሊ ጋና ኮት ዲቯር ቡርኪና ፋሶ ሞሪታኒያ ሞሮኮ ሳን ቶሜ እና ፕሪንሲፔ* ኒጄር ጋቦን ናይጄሪያ ኮንጎ ሶማሊያ ደቡብ አፍሪካ ናሚቢያ ሱዳን ቱኒዚያ ምዕራባዊ ሣህራ ሴኔጋል ጋምቢያ ጊኔ ቢሳው ጊኔ ላይቤሪያ ማዳጋስካር መካከለኛው አፍ. ሬፑብ."} {"id": "30943", "contents": "ጢሮስ (አረብኛ፦ صور /ጹር/፤ ዕብራይስጥ፦ צוֹר /ጾር/፤ ግሪክ፦ Τύρος /ቱሮስ/) በሊባኖስ እስካሁን የሚገኝ እጅግ ጥንታዊ ከተማ ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "22867", "contents": "ድፋርሳ ኢትዮጵያና አፍሪካ ውስጥ የሚገኝ አጥቢ እንስሳ ነው።"} {"id": "22879", "contents": "ፌቆ ኢትዮጵያና አፍሪካ ውስጥ የሚገኝ አጥቢ እንስሳ ነው።"} {"id": "22903", "contents": "ካትሌጎ አቤል ምፌላ (ኅዳር ፳ ቀን ፲፱፻፸፯ ዓ.ም. ተወለደ) ደቡብ አፍሪካዊ እግር ኳስ ተጫዋች ነው። በአሁኑ ጊዜ ለማሜሎዲ ሰንዳውንስ እና የደቡብ አፍሪካ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድን ይጫወታል። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "22945", "contents": "ካርሎስ አልቤርቶ ጐሜዝ ፓሬራ (የካቲት ፳ ቀን ፲፱፻፴፭ ዓ.ም. ተወለደ) የቀድሞ ብራዚላዊ እግር ኳስ አሰልጣኝ ነው። ብራዚል የ1994 እ.ኤ.አ. ፊፋ የዓለም ዋንጫን፣ የ2004 እ.ኤ.አ. ኮፓ አሜሪካን እና የ2005 እ.ኤ.አ. ፊፋ ኮንፌዴሬሽኖች ዋንጫን ሲያሸንፍ አሰልጣኝ ነበር። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "22987", "contents": "(አኒዩስ ካሳተመው ዜና መዋዕል ተወሰደ) ትሪቶን - 2414-2320 ዓክልበ. ሃሞን - 2320-2279 ዓክልበ. ካሜሴኑስ - 2279-2271 ዓክልበ. ዲዮኒሶስ - 2271- ፓላስ ? ህያርባስ - 2162-2151 ዓክልበ. የአማዞኖች ንግሥት ሚሪና - 2151-2127 ዓክልበ. ... አንታዮስ - 2003-2002 ዓክልበ. ሱፋክስ - 2002- ዓክልበ. ዲዮዶሮስ"} {"id": "23005", "contents": "የሜክሲኮ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድን ሜክሲኮን ወክሎ በእግር ኳስ ይወዳደራል። አስተዳዳሪው አካል የሜክሲኮ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ሲሆን መቀመጫው ኤስታዲዮ አዝቴካ ነው።"} {"id": "23011", "contents": "ሰኔ ፰ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪፻፸፰ኛው ቀን ሲሆን የፀደይ (በልግ)ወቅት ፸፫ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፹፰ ቀናት፣ በዘመነ ዮሐንስ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፹፯ ቀናት ይቀራሉ። ፲፯፻፴፫ ዓ/ም - ሙሉ የፀሐይ ግርዶሽ ከቀትር እስከ ፱ ሰዓት ድረስ በኢትዮጵያ እንደታየ የወቅቱ ዜና መዋዕል ዘግቦታል። ፲፯፻፷፮ ዓ/ም - የታላቋ ብሪታኒያ ሰሜን አሜሪካዊ ቅኝ ግዛቶች መኻል የ ሮድ ደሴት (Rhode Island) የባርነትን ንግድ በማቆም የመጀመሪያዋ ሆነች። ^ ብላታ መርስዔ ኀዘን ወልደ ቂርቆስ፤ የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን የመጀመሪያው ፓትረያርክ፤ ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ቤት (፲፱፻፶፮ ዓ/ም)፤ ገጽ ፻፵፪ (እንግሊዝኛ) http://en.wikipedia.org/wiki/June"} {"id": "39535", "contents": "ላሊበላ ቤተ ክርስቲያናት ሐረር ጀጎል ታችኛው አዋሽ ሸለቆ ታችኛው ኦሞ ሸለቆ አክሱም ኮንሶ ጢያ ፋሲል ግቢ፣ ጎንደር [1]"} {"id": "40105", "contents": "ሬቶርቲዮ (እስፓንኛ፦ Retortillo) የእስፓንያ መንደር ነው። የጥንታዊ ከተማ ዩሊዮብሪጋ ፍርስራሽ ባካባቢው ይገኛል። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "23065", "contents": "ኡቦ በስዊድን አፈ ታሪክ የማጎግ 3ኛው ልጅ፣ የስዊድን 2ኛው ንጉሥ፣ እና የኡፕሳላ ከተማ መሥራች ነበረ። በ1546 ዓ.ም. በኡፕሳላ ኤጲስ ቆጶስ በዮሓንስ ማግኑስ በታተመው የስዊድን ታሪክ መጽሐፍ እንደሚለው፣ ኡቦ ከባቢሎን ግንብ ውድቀት 115 ዓመታት በኋላ የስዊዶች ንጉሥ ሆኖ ሥፍራውን ለራሱ ስም «ኡፕሳላ» (የኡቦ አዳራሽ) ሰየመው። ከወንድሙ ስዌኖ መሞት ጀምሮ ለ101 ዓመታት (ምናልባት 2312-2211 ዓክልበ.) እንደ ነገሠ ይባላል። ከማግኑስ መጽሐፍ በቀር ምንም ማስረጃ ባለመኖሩ ግን የአሁኑ ታሪክ ሊቃውንት ይህን እንደ እውነት አይቀበሉም።"} {"id": "23089", "contents": "ሀውዜን ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ከአለት የተፈለፈ ቤተ ክርስቲያን ነው።"} {"id": "23095", "contents": "ማርያም ደብረ ሲና ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ከአለት የተፈለፈ ቤተ ክርስቲያን ነው።"} {"id": "31363", "contents": "'ፈድሊሚድ ረቅትማር የ አየርላንድ ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31213", "contents": "ሙይምነ፣ ሉይግነ እና ላይግነ በአይርላንድ አፈ ታሪክ ከ1293 እስከ 1290 ዓክልበ. ግድም ድረስ የአየርላንድ ጋርዮሽ ከፍተኛ ነገሥታት ነበሩ። የአይርላንድ ታሪኮች እንዳሉት ዘመናቸው ለ3 ዓመታት ቆየ። የላውድ አቆጣጠሮች (1014 ዓም ተቀነባብሮ) እና የድሮ አቆጣጠር በመከተል፣ ይህ ከ1293 እስከ 1290 ዓክልበ. ድረስ ይሆናል። (በኋላ የታዩት ታሪኮች ግን ከዚያ በፊት ያደርጉታል።) (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31219", "contents": "'ማል ማክ ሮክራይድ የ አየርላንድ ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "40609", "contents": "18 May በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም ግንቦት 10 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "40621", "contents": "25 May በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም ግንቦት 17 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "40633", "contents": "3 June በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም ግንቦት 26 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "40651", "contents": "12 June በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም ሰኔ 5 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "40657", "contents": "18 June በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም ሰኔ 11 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "31417", "contents": "ዡ (ቻይንኛ፦ 杼) በጥንታዊ ቻይና የሥያ ሥርወ መንግሥት ዘመን ንጉሥ ነበር። የቀርከሃ ዜና መዋዕል በተባለው ጽሑፍ ዘንድ፣ በ1885 ዓክልበ. ግድም አባቱ ሻውካንግ ዓርፎ ዡ ተከተለው፤ ዋና ከተማው በይወን (አሁን ጂይወን) ቆየ። በ፭ኛው ዓመት ዋና ከተማው ወደ ላውጪው (አሁን ካይፈንግ) አዛወረው። በ፰ኛው ዓመት ወደ ምሥራቅ ባሕር ዘመተ፤ አንድ ባለ ዘጠኝ ጅራት ቀበሮ እንዳዳነ ይባላል። በ፲፫ኛው ዓመት የወንዝ ሥራዎች ሚኒስትሩ፣ የሻንግ መስፍን ሚንግ ዓረፈ። በ፲፯ኛው ዓመት ዡ ዓረፈና ልጁ ኋይ ተከተለው።"} {"id": "31423", "contents": "'ዦው ሌ የ ቻይና ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31429", "contents": "'ዦው ሥያው የ ቻይና ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31435", "contents": "'ዦው ናን የ ቻይና ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31441", "contents": "'ዦው ወይሌ የ ቻይና ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "40741", "contents": "3 August በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም ሐምሌ 27 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "40747", "contents": "5 August በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም ሐምሌ 29 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "31477", "contents": "ሥያው ጅያ (ቻይንኛ፦ 小甲) በጥንታዊ ቻይና የሻንግ ሥርወ መንግሥት ንጉሥ ነበር። በቀርቀሃ ዜና መዋዕል ዘንድ ለ17 ዓመት ነገሠ። በአንዱ ምዕራፍ የሢማ ጭየን ታሪካዊ መዝገቦች የታይ ገንግ ልጅ ይለዋል፤ በሌላ ቦታ የታይ ገንግ ወንድም ነው ይላል። ተከታዩም የታይ ገንግ ልጅ ዮንግ ጂ ነበር በማለት ይስማማሉ። በሥነ ቅርስ ከ1200 ዓክልበ. የተገኙት «ንግርተኛ አጥንቶች» ጽሑፎች ላለፉት ነገሥታት መሥዋዕት ሲዘረዝሩ ደግሞ የታይ ገንግ ወንድም ያደርጉታል፣ ዮንግ ጂንም ከወንድሙ ታይ ዉ በኋላ ያደርጉታል። ታይ ዉ ግን 75 ዓመት ገዛ ሲባል ወንድሙ እንደ ተከተለው የማይመስል ነው።"} {"id": "35197", "contents": "ሳላ (የኤቦር አባት) ሳላ (እንስሳ)"} {"id": "35227", "contents": "ትዝታ በኩኩ ሰብስቤ በ፲፱፻፺፰ ዓ.ም. የወጣ የሙዚቃ አልበም ነው። ብሔራዊ ቢብሎግራፊ (መዝገበ ቀረፀ ድምፅ ወምስል)፤ ሰኔ ፲፱፻፺፰ ዓ.ም.፤ ገጽ 6"} {"id": "42199", "contents": "የኢትዮጵያ መንግሥት የሥራ አስፈፃሚ አካል በሚከተሉት የሚኒስቴር መስሪያ ቤቶች እና ተጠሪ አካላት የተዋቀረ ነው። የትራንስፖርትና መገናኛ ሚኒስቴር መገናኛና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር የኢትዮጵያ ሲቪል ኤቪዬሽን ባለሥልጣን የገንዘብና የኢኮኖሚ ልማት ሚኒስቴር የማዕከላዊ ስታቲስቲክስ ኤጀንሲ የኢትዮጵያ ካርታ ሥራ ኤጀንሲ የመንግስት ግዢና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የህዝብ ድርጅቶች ባላደራ ቦርድ የመንግስት ቤቶች ሽያጭ ጽ/ቤት የግብርና ሚኒስቴር የመንግስት ሠራተኞች ማህበራዊ ዋስትና ኤጀንሲ ? የወጣቶች፣ የስፖርትና የባህል ሚኒስቴር የወጣቶችና ስፖርት ሚኒስቴር የባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር የማስታወቂያ ሚኒስቴር የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የትራንስፖርትና መገናኛ ሚኒስቴር የኢትዮጵያ ሲቪል አቪዬሽን ባለሥልጣን Ethiopian Roads Authority Transport Authority የኢትዮጵያ አየር መንገድ Ethiopian Meden Fund የትምህርት ሚኒስቴር የከፍተኛ ትምህርት አግባብነትና ጥራት ኤጀንሲ የከፍተኛ ትምህርት እስትራቴጂክ ማዕከል የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር የኢትዮጵያ መድኃኒት አስተዳደርና ቁጥጥር ባለስልጣን የኢትዮጵያ ጤናና ሥነ-ምግብ ምርምር ኢንስቲትዩት የኤች.አይ.ቪ. ኤድስ መቆጣጠርያ መከላከያ ቢሮ የጤና ማእከል የአፍሪካ ስጋ ደዌና ሳንባ ነቀርሳ መከላከያና ማሰልጠኛ ማዕከል ቅዱስ ጴጥሮስ የሳንባ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ቅዱስ ጳዉሎስ አጠቃላይ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ቅዱስ አማኑኤል የአእምሮ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኤጀንሲ የመከላከያ ሚኒሰቴር የፍትህ ሚኒስቴር የፌዴራል ጉዳዮች ሚኒስቴር የመሰረተ ልማት ሚኒስቴር የመንገድ ትራንስፖርት ባለሥልጣን (RTA - Road Transport Authority) ARME - Airport Administration Enterprise CDSO - Construction Work Design and Regulatory Authority EAL - Ethiopian Airlines Enterprise ECAA - Ethiopian Civil Aviation Authority EDRO - Ethio- Djibouti Railway Organization EEA - Ethiopian Electric Agency EEPCO - Ethiopian Electric Power Corporation EPSO - Ethiopian Postal Service ERA - Ethiopian Road Authority ETA - Ethiopian Telecommunication Agency ETC - Ethiopian Telecommunication Corporation NODRA - National Petroleum Reserve Depots Administration ORF - Office of the Road Fund የውሃ ሀብት ልማት ሚኒስቴር (የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር) የማዕድንና ኢነርጂ ሚኒስቴር የሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር የገቢዎች ሚኒስቴር የሴቶች ጉዳይ ሚኒስቴር የከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ሚኒስቴር (የስራና ከተማ ልማት ሚኒስቴር) የፌደራል ጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች ልማት ኤጀንሲ መንግስት ቤቶች ኤጀንሲ የተገጣጣሚ ሕንጻ አካላት ማምረቻ ድርጅት ከ.ል.ኮ.ሚ የመሬትና መሬት ነክ ተቋማት የኢንፎርሜሽንና ኮሙኒኬሽን ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር የሳይንስና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር የኢትዮጵያ የግብርና ግብዓት ባለስልጣን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት ኤጀንሲ የኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለስልጣን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ኮርፖሬሽን የመንግስት ሠራተኞች ማህበራዊ ዋስትና ኤጀንሲ የአካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን የፌደራል የሥነምግባር እና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን የአቅም ግንባታ ሚኒስቴር የሲቪል ሰርቪስ ኤጀንሲ"} {"id": "42235", "contents": "ጋሮን ወንዝ (Garonne) በደቡብ ፈረንሳይ የሚፈስስ ወንዝ ነው።"} {"id": "42565", "contents": "ሐቡር ወንዝ በሰሜን መስጴጦምያ ወደ ኤፍራጥስ ወንዝ የሚፈስ ወንዝ ነው። በዛሬው ቱርክና ሶርያ አገራት ይፈሳል።"} {"id": "42613", "contents": "ዋሺንግተን ዲሲ ዋሽንግተን (ክፍላገር) ጆርጅ ዋሽንግተን"} {"id": "41239", "contents": "ኢንተርናሽናል ኮምዩኒቲ ትምህርት ቤት (እንግሊዝኛ፡ International Community School of Addis Ababa) በአዲስ አበባ፣ ኢትዮጵያ የሚገኝ የብዙ አገር ዜጋዎችን ከሙዋዕለ ህፃናት እስከ ፲፪ኛ ክፍል የሚያስተምር የቀን ትምህርት ቤት ነው። ትምህርት ቤቱ የአሜሪካ ስርአተ ትምህርትን የሚከተል ሲሆን የምርቃት መሥፈርትን ለሚያሟሉ ተማሪዎች ሁሉ የአሜሪካ ሁለተኛ ደረጃ ዲፕሎማ ይሰጣል። በ2012-13 እ.ኤ.አ. የትምህርት ዓመት የ፷፱ አገራት ዜጋ የሆኑ ፯፻፺፱ ተማሪዎች ነበሩት። ትምህርት ቤቱ በ1964 እ.ኤ.አ. የአሜሪካ ኮምዩኒቲ ትምህርት ቤት ተብሎ የተመሠረተ ሲሆን ስሙን የቀየረው በ1978-79 እ.ኤ.አ. የትምህርት ዓመት ነው። Library Lawn and Tukel Lockers International Day 2007 MS/HS Library የ2009 እ.ኤ.አ. ተመራቂዎች MS locker area በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ International Community School of Addis Ababa የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ። የትምህርት ቤቱ ድረ ገጽ (እንግሊዝኛ) 12ኛ ክፍል የውጪ ሀገር የትምህርት እድል ለማግኘት በአካዳሚክ ትምህርት በጣም ጥሩ የምባል እና ስለ አንዳንድ ነገሮች መረጃ ለመጠየቀ"} {"id": "47305", "contents": "U / u በላቲን አልፋቤት 21ኛው ፊደል ነው። የ«U» መነሻ ከቅድመ-ሴማዊ ጽሕፈት «ዋው» እንደ ሆነ ይታስባል። በዚህ ጽሕፈት ፊደሉ የበትር ስዕል መስለ። ለዚህም ተመሳሳይ የግብጽ ሀይሮግሊፍ ነበር። ቅርጹ ከዚያ በፊንቄ (ከነዓን) ሰዎች ተለማ። በፊንቄ ጽሕፈት የፊደሉ ድምጽ እንደ ተናባቢ («ው») ሲሆን በጥንታዊ ግሪክ አልፋቤት ግን ይህ ምልክት የአናባቢ ድምጽ «ኢው» (Υ, υ) ለማመልከት ተጠቀመ። በኤትሩስክኛ ደግሞ «Y» ለአነባቢው «ኡ» ይወክል ነበር። በሮማይስጥ ቅርጹ ከ400 ዓም ያህል በኋላ እንደ «V» ተቀየረ፣ ይህም አንድላይ ተነባቢውን «ው» ወይም አናባቢውን «ኡ» አመለከተ። እንዲሁም ከዘመናት በኋላ ተነባቢውን «ቭ» ድግሞ ለማመልከት ቻለ። ቅርጹም ከ«U» ጋር ይለዋወጥ ነበር። ከ1378 ዓም በታየ በአንድ አልፋቤት ለመጀመርያው ጊዜ «U» (/ኡ/) እና «V» (/ቭ/) እንደ ልዩ ልዩ ፊደላት ተቆጠሩ። በ1754 ዓም የፈረንሳይ አካደሚ በይፋ «U» እና «V» እንደ ልዩ ልዩ ፊደላት ይቆጥራቸው ጀመር። በግዕዝ አቡጊዳ ደግሞ «ወ» («ዋዌ») የሚለው ፊደል ከቅድመ-ሴማዊው «ዋው» ስለ መጣ፣ የላቲን 'U' ዘመድ ሊባል ይችላል። እንዲሁም የላቲን F፣ V፣ W፣ እና Y ሁሉ ከ«ዋው» ደረሱ። በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ U የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ።"} {"id": "41287", "contents": "7 December በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) በዘመነ ማቴዎስ፣ በዘመነ ማርቆስና በዘመነ ሉቃስ ኅዳር 28 ቀን ማለት ነው። በዘመነ ዮሐንስ ግን (ዘመነ ሉቃስ የሥግር ዓመት በመሆኑ) ኅዳር 27 ቀን ላይ ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "41305", "contents": "ሉጋል-ዛገ-ሲ ከ2107 እስከ 2077 ዓክልበ. ግድም (ኡልትራ አጭር አቆጣጠር) በሱመር የኡማ ከተማ-አገር ንጉሥ ነበረ። ከአካድ መንግሥት በፊት መጨረሻውኛው ሱመራዊ ገዢ ነበር። ኡሩክን ከያዘ በኋላ ዋና ከተማውን አድርጎት «የኡሩክ ንጉሥ» የሚለውን ስያሜ እንደ ማዕረጉ ወሰደ። በዘመኑ ላይ ሌሎቹን የሱመር ከተሞች ይዞ በመጨረሻ መላውን ሱመር በኡሩክ መንግሥት ሥር ሆነ። በ2095 ዓክልበ. ግድም ሉጋል-ዛገ-ሲ የኡማ ታሪካዊ ጠላት የሆነውን ከተማ ላጋሽን ንጉሡንም ኡሩካጊናን ድል አደረገ። ከዚህ በላይ ኡርንና ላርሳን ወደ ግዛቱ ጨመረ። በ2085 ዓክልበ. ግድም የኪሽ ገዥና የሱመር ላዕላይ ንጉሥ የሆነውን ኡር-ዛባባን ገልብጦ ኪሽንና ኒፑርን ያዘ፣ ከዚህም ጋር የሱመርን ላዕላይነት አገኘው። በአንድ ሰነድ የሉጋል-ዛገሢ ግዛት «ከላይኛው ባህር ጀምሮ እስከ ታችኛው ባህር ድረስ» ተዘረጋ። ይህ ማለት ከሜዲቴራኔያን እስከ ፋርስ ወሽመት ድረስ ይሆናል በማለት የዛሬው ሊቃውንት ቢያስቡም፣ ከዚሁ መፎከር ባሻገር በሜድትራኔአን አካባቢ ብዙ ተጽእኖ በውኑ እንዳልነበረው ይገንዘባሉ። በሱመራዊ ነገሥታት ዝርዝር ዘንድ፣ የኪሽ መንግሥት ከተሸነፈ በኋላ፣ የሱመር ላዕላይነት ወደ ኡሩክ ተዛውሮ ሉጋል-ዛገ-ሲ ለ25 (34) አመታት እንደ ነገሠ ይላል። ከእርሱ በኋላ ግን ላዕላይነቱ ለአካድ ንጉሥ ሳርጎን ተዛወረ። አሁን ከዘመኑ ከተቀረጹት ሰነዶች ብዛት የተነሣ ዘመኑ በኡማ ለ30 ዓመታት እንደ ቆየ ለማለት እንችላለን። በ2077 ዓክልበ."} {"id": "47473", "contents": "ኮፊ አናን (1930-2010 ዓም ) የጋና ፖለቲከኛ ሲሆኑ ከ1989 እስከ 1999 ዓም ድረስ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዋና ሊቀ መንበር ነበሩ። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "47479", "contents": "ማደይራ (ፖርቱጊዝኛ፦ Madeira) በአትላንቲክ ውቅያኖስ የሚገኙ የፖርቱጋል ደሴቶች ግዛት ነው።"} {"id": "43621", "contents": "Play media (ይህ ቋንቋ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "32515", "contents": "፳፻፬ ዓመተ ምሕረት በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር ዘመነ ዮሐንስ ሲሆን ዓመቱ ባለ ፫፻፷፭ ቀናት ዓመት ነው። ከመስከረም እስከ ነሐሴ ያሉት አሥራ ሁለቱ ወራት እያንዳንዳቸው ሠላሳ (፴) ቀናት ሲኖሩዋቸው አሥራ ሦሥተኛው የጳጉሜ ወር ደግሞ ፭ ቀናት አሉት። ባብዛኛው የዓለም ሕዝቦች የጎርጎርያን ካሌንዳር ይጠቀማሉ። ስለሆነም ከታኅሣሥ ፳፪ ቀን ፳፻፬ ዓመተ ምሕረት በኋላ) 2012 እ.ኤ.አ. ነው። በሚከተሉት አገራት ግን፣ የተለያዩ አቆጣጠሮችን (በመንግሥት ሥራ) በይፋ ይጠቀማሉ፦ መስከረም ፩ ቀን ፳፻፬ ዓመተ ምሕረት በነዚህ አገራት 5771 - እስራኤል ከመጋቢት ፳፯ ቀን ፳፻፫ዓ/ም ጀምሮ 2553 (ከታኅሣስ ፳፪ በኋላ) - ታይላንድ፣ ስሪ ላንካ 2068 (ከሚያዝያ 6 በኋላ) - ኔፓል 2004 - ኢትዮጵያ 1934 (ከመጋቢት 13 በኋላ) - ሕንድ፣ ካምቦዲያ 1432 (ከኅዳር 9 በኋላ) - ሳዑዲ አረቢያ፣ የመን፣ ኩወይት፣ ባሕሬን፣ ኤሚራቶች፣ ቃጣር፣ ኦማን 1418 (ከሚያዝያ 6 በኋላ) - ባንግላዴሽ 1390 (ከመጋቢት 12 በኋላ) - ፋርስ፣ አፍጋኒስታን 1373 (ከመጋቢት 13 በኋላ) - በርማ 100 (ከታኅሣሥ 22 በኋላ) - ሰሜን ኮርያ፣ ታይዋን 23 (ከታኅሣሥ 22 በኋላ) - ጃፓን ከዚህ በላይ በየአገሩ ብዙ ልዩ ልዩ ሃይማኖታዊ አቆጣጠሮች አሉ።"} {"id": "32569", "contents": ""} {"id": "43879", "contents": "ሚካያ በሀይሉ (ከግንቦት ፳፪ ቀን ፲፱፻፷፱ ዓ.ም. እስከ ታኅሣሥ ፲፭ ቀን ፳፻፮ ዓ.ም.) ታዋቂ ኢትዮጵያዊ ዘፋኝ ነበረች። ሚካያ ከእናቷ ከወይዘሮ ሙሉ እመቤት ፀጋዬ እና ከአባቷ አቶ በሀይሉ ገለታ ግንቦት ፳፪ ቀን ፲፱፻፷፱ ዓ.ም. አዲስ አበባ ቄራ አካባቢ ተወልዳ ያደገች ስትሆን ከአምስት ልጆች የመጀመሪያ ናት። የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርቷን በቤተልሄም 1ኛ ደረጃ የህዝብ ት/ቤት የሁለተኛ ደረጃ ትምህርቷን ደግሞ በአብዮት ቅርስ ት/ቤት ተከታትላለች። ሚካያ ግጥም መድረስ የጀመረችው በሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት እያለች ነበረ። በ፲፱፻፺፬ ዓ.ም. መጀመሪያ አካባቢ ድንገት በኢቲቪ የአለቤ ሾው ቀርባ ስታዜም የተመለከቷት የሙዚቃ አቀናባሪ አልያስ መልካና ድምፃዊ ሚካኤል በላይነህ ወዲያው የአብረን እንስራ ጥያቄ አቀረቡላት። ካልተሳኩ ሙከራዎች በኋላ የመጀመሪያ አልበሟን በ፲፱፻፺፱ ዓ.ም. ሸማመተው በሚል መጠሪያ ለመልቀቅ በቅታለች። አርቲስት ሚካያ ከአገር ውስጥ ድምፃውያን አስቴር አወቀ እና አለም ከበደ፣ ከአገር ውጭ ደግሞ ቶኒ ብራክስተን እና ትሬሲ ቻፕማን እንደ ምሳሌ ትጠቅሳለች። ሚካያ ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በኢትዮጵያ ቋንቋዎችና ስነ ፅሁፍ የመጀመሪያ ድግሪዋን አግኝታለች። ከሙዚቃ ስራዋ ውጭ በመምህርነት በተለያዩ ትምህርት ቤቶች የሰራች ሲሆን የሁለተኛ ድግሪዋን በመከታተል ላይ ነበረች። በተጨማሪም ዓላማው ለኢትዮጵያ ኪነ ጥበብ መጎልበት የሆነ «ሚካያ አርት ወርክስ» የተሰኘ ድርጅት አቋቁማለች። ሚካያ በገጠማት የደም ስር መቆጣት የህክምና ክትትል ስታደርግ ቆይታ ታኅሣሥ ፲፭ ቀን ፳፻፮ ዓ.ም. ከምሽቱ 4 ሰዓት አካባቢ በጥቁር አንበሳ ሆስፒታል በድንገት ህይወቷ አልፏል። የቀብር ስነ ስርዓቷ በለቡ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ታኅሣሥ ፲፮ ቀን ተፈፅሟል። ሚካያ በሀይሉ የአንዲት ሴት ልጅ እናት ነበረች። ሸማመተው (፲፱፻፺፱ ዓ.ም.) ደለለኝ ^ ሀ ለ ሐ መ ሠ ረ ሰ ሸ ቀ በ ኢሬቴድ፣ የአርቲስት ሚካያ በሀይሉ ቀብር ስነ ስርአት ተፈፀመ ^ ሀ ለ ሐ አርቲስት ሚካያ በሀይሉ ከአለባቸው ተካ ጋር በአለቤ ሾው ያደረገችው ቃለ መጠይቅ"} {"id": "42145", "contents": "ሎንጎ በ1490 ዓ.ም. አኒዩስ ዴ ቪቴርቦ የተባለው ጣልያናዊ መነኮሴ ባሳተመው ዜና ማዋዕል ዘንድ፣ የኬልቶች (በጋሊያ፣ አሁንም ፈረንሳይ አገር) ስድስተኛ ንጉሥ ነበረ። የባርዱስ ልጅና ተከታይ ሲሆን ለ23 ዓመት (ምናልባት 2076-2053 ዓክልበ. ግድም) እንደ ነገሠ በሌላ አፈታሪካዊ ምንጭ ተብሏል። ሎንጎ ላንግረ የተባለውን ከተማ እንደ መሠረተ በአንዳንድ ደራሲ ይታስባል። ይህ ከተማ ከሮሜ መንግሥት ዘመን አስቀድሞ ሊንጎናውያን የተባለው የኬልቶች ጎሣ ዋና ከተማቸው አንደማንቱኑም (ወይም ሊንጎኔስ) ሆኖ ነበር። ደግሞ ናሙር ከተማ (በቤልጅግ) መመሥረቱ በአንዳንድ ምንጭ ይጻፋል። በብሪታንያ፣ ጀርመን እና ስሜን ጣልያን እንደ ዘመተ የሚል ልማድ አለ። በተጨማሪ ሎንጎ እና ልጁ 2 ባርዱስ (ትንሹ ባርዱስ) አብረው ሎንጎባርዲ የተባለውን ወገን እንደ መሠረቱ የሚያምኑ ጸሐፊዎች አሉ። ሆኖም ሎንጎባርዲ እራሳቸው በጻፉት ታሪክ መጻሕፍት ዘንድ፣ መጀመርያ ከስካንዲናቪያ ወጥተው ሎንጎባርዲ ወይም «ረጅም ጺሞች» ከተባሉ በኋላ ነው በስሜን ጣልያን በ6ኛው ክፍለ ዘመን ዓ.ም. የሠፈሩ። ስለዚህ ሎንጎባርዲ ከሎንጎ እና ከባርዱስ እንዳልተሰየሙ የስሞቹም ተመሳሳይነት አጋጣሚ እንደ ሆኑ የሚጽፉም አሉ። ^ [1]"} {"id": "42157", "contents": "ሄኑካ በ1ኛው ሥርወ መንግሥት በጥንታዊ ግብጽ በፈርዖኖች ሰመርኸት እና ቃዓ ዘመናት (3057-3045 ዓክልበ. ግድም) የተመዘገበ ሹም ወይም ሚኒስትር ነበር። «የንጉሥ መጥረቢያዎች አለቃ» (የንጉሥ አናጢዎች አለቃ) በሚመስል ስያሜ ይባላል። የሄኑካ ስም በነዚህ ፈርዖኖች መቃብሮች በዝሆን ጥርስ ጽላቶች እንዲህ ሲቀረጽ ተገኝቷል። የሄኑካ መቃብር አልተገኘም። የሄኑካ ስም በዝሆን ጥርስ # 1, 2, 6 & 7; ከሰመርኸት መቃብር፥ አቢዶስ የሄኑካ ስም በዝሆን ጥርስ # 1, 12, 15 & 17; ከቃዓ መቃብር፥ አቢዶስ"} {"id": "48601", "contents": "ሲ. ኤን. ኤን. በአሜሪካ ሀገር ከጆርጂያ የሚገኝ ቴሌቪዥን ጣቢያ ነው። በ1972 ዓም ተመሠረተ። በአሜሪካ አገር 96 ሚሊዮን ቤተሠቦች ያህል ሊያዩት ይችላሉ። ሆኖም ተሰምጠው በየጊዜው የሚያዩት ከዚህ ቁጥር በጣም ይቀነሳሉ፣ ምናልባት ጥቂት ሚልዮን ብቻ ናቸው።"} {"id": "44215", "contents": "አማር-ሲን ከ1918 እስከ 1909 ዓክልበ. ግድም ድረስ የኡርና የሱመር ንጉሥ ነበር። የአባቱ የሹልጊ ተከታይ ነበር። ቀድሞ ስሙ እንደ ቡር-ሲን በሊቃውንቱ ይታነብ ነበር፤ አሁን ግን አጠራሩ «አማር-ሲን» ትክክል እንደ ሆነ ይታመናል። ለ፱ኝ ዓመቶቹ ሁላቸው በስም ይታወቃሉ። ዘመቻዎች በኡርቢሉምና በተለያዩ ቦታዎች (ሻሽሩም፣ ሹሩድሁም፣ ቢቱም-ራቢዩም፣ ጃብሩና ሑሕኑሪ) ላይ ይመዘገባሉ። በተረፈ አማር-ሲን በኤላማዊ ነገሥታት እንደ ማርሐሺ ንጉሥ አርዊሉክፒ እንደ ዘመተ ይታወቃል። የዑር መንግሥት በአማር-ሲን ዘመን እስከ ስሜናዊ ግዛቶች እስከ ሉሉቢና ሐማዚ ድረስ ተዘረጋ። ደግሞ ዓመጽ በአሹር አሸንፎ አካዳዊ ሻካናካ (ከንቲባ) ዛሪቁም በአሦር ላይ ሾመ። አማር-ሲን የሱመር ጥንታዊ ሥፍራዎች በተለይ በኤሪዱ የነበረውን ግንብ ለማሳደስ ሠራ። የባቢሎናዊ «ዋይድነር ዜና መዋዕል የተባለው ሰነድ እንዲህ ይላል፦ «የሹልጊ ልጅ አማር-ሲን የአኪቱ በዓል በሬና በጎች መሥዋዕት ቀየረ። በበሬ ውግያ እንዲሞት ተነበየ፤ ሆኖም ከጫማው መንከስ [ጊንጥ?] ሞተ።» የአማር-ሲን ልጅ (ወይም ወንድም?) ሹ-ሲን በዑር ዙፋን ተከተለው። ^ Year-names for Amar-Sin ^ Potts, The Archaeology of Elam, p. 132. ^ Karen Frieden"} {"id": "48703", "contents": ""} {"id": "44287", "contents": "ሹ-ኢሊሹ ከ1872 እስከ 1862 ዓክልበ. ግድም ድረስ (ኡልትራ አጭር አቆጣጠር) ከኢሲን ሥርወ መንግሥት የሱመር ንጉሥ ነበር። ማዕረጉ በይፋ «የኡር፣ የሱመርና የአካድ ንጉሥ» ነበረ። የሱመር ነገሥታት ዝርዝር ልዩ ልዩ ቅጂዎች ሹ-ኢሊሹ ለ፲ ወይም ለ፳ ዓመታት እንደ ገዛ ሲሉን፣ ፲ የዓመት ስሞች ለእርሱ ተገኝተዋል። የዓመት ስሞቹ ሁሉ ለጣኦታቱ ጌጣጌጥ ወይም ሕንጻዎች ስለ መሥራቱ ናቸው እንጂ ምንም ዘመቻ ወይም ፖለቲካዊ ጉዳይ አይዘግቡም። በ፪ኛው ዓመት ግን የተማረከውን የጣኦት «ናና» ምስል ከአንሻን ወደ ኡር አንዳስመለሰው ይታውቃል። ልጁ ኢዲን-ዳጋን ተከተለው። ^ የሹ-ኢሊሹ ዓመት ስሞች"} {"id": "44305", "contents": "ሚሸል ደ ሞንታኝ (ፈረንሳይኛ፦ Michel de Montaigne፤ ፌብሩዋሪ 28, 1533 እ.ኤ.አ. - ሰፕቴምበር 13, 1592 እ.ኤ.አ.) የፈረንሳይ ጸሓፊና ፋላስፋ ነበር።"} {"id": "48745", "contents": "ቅድመ-ታሪክ ማለት ከታሪክ ወይም መዝገቦች ከተጻፉ በፊት ያለፈው ጊዜ ነው። በአለም ደረጃ መጀመርያው የታወቁት የጽሑፍ ቅርሶች ከ3125 ዓክልበ. ያሕል ሲሆኑ ከጥንታዊ ግብጽ ሥነ ቅርስ ታውቀዋል። ለምሳሌ የመንደሮቹ መኳያ ሰሌዳ እና የጊንጥ ዱላ ከዚህ ዘመን ናቸው። ስለዚህ ከ3125 ዓክልበ. በፊት ያለፈው ሁሉ የአለም «ቅድመ-ታሪክ» ነው። ከ3125 ዓክልበ. በፊት ደግሞ የድንጋይ ዘመን እየሆነ ከዚያ ወቅት ጀምሮ የናስ ዘመን ሆነ። ከግብጽ ውጭ፣ በሌሎች አገራት የቅድመ-ታሪክ መጨረሻና የታሪክ መጀመርያ የሚወሰንበት ጊዜ መዝገቦች ለመጻፍ የጽሕፈት ችሎታ በዙሪያው እንደ ታወቀ ይለያያል። ለምሳሌ በመስጴጦምያ ዙሪያ ታሪክ በ2400 ዓክልበ. ግድም ይጀምራል፤ ከዚያ በፊትም ቅድመ-ታሪክ ሊባል ይችላል። በአውሮጳ ግን ከሁሉ ቀድሞ ማንበብ የምንችልበት ጽሑፎች በ«ሚውኬናይ ጽሕፈት» ግሪክ አገር ከ1400 ዓክልበ. ግድም ናቸው። በአሜሪካዎችም በሜክሲኮ ዙሪያ ጽሕፈቶች ቢያንስ ከ900 ዓክልበ. ጀምሮ እንደ ታወቁ ቢመስልም፣ ከ300 ዓክልበ. በፊት የሆኑት ቅርሶች ግን ማንበብ ገና አልተቻለም። በአውስትራሊያ ከ1780 ዓም አስቀድሞ ምንም ጽሕፈት ወይም መዝገብ ባለመገኘቱ የአውስትራሊያ ቅድመ-ታሪክ እስከ 1780 ዓም እንግሊዞች እስከ መጡ ድረስ ቆየ ይባላል። የብሔሮችና የሰዎች ስሞች ሊነበቡባቸው የሚችሉ መዝገቦች ሳይኖሩ ቢሆንም፣ ከሥነ ቅርስ ስለ ቅድመ-ታሪክ ሌሎች መረጆች ሊታወቁ ይቻላል። ለምሳሌ በስሜን አውርስያ እስከ 2000 ዓክልበ."} {"id": "48433", "contents": "ኳንግ ቢን ክፍላገር (ቬትናምኛ፦ Quảng Bình) በቬትናም የሚገኝ ክፍላገር ነው።"} {"id": "48505", "contents": "ሙሴዎን በእስክንድርያ፣ ግብጽ በግሪኮች ፈርዖን ፩ በጥሊሞስ የተመሠረተ ጥንታዊ የከፍተኛ ትምህርት ቤት ተቋም ነበር። ምናልባት ከ300 ዓክልበ. ግድም እስከ 264 ዓም. ድረስ ቆየ። ዝነኛው የእስክንድርያ መጻሕፍት ቤት በዚህ ውስጥ ተገኘ። መጻሕፍት በማንኛውም ቋንቋ ከግሪክ አገር፣ ይሁዳ፣ መስጴጦምያ፣ ፋርስ፣ ሕንድ ወዘተ. ተከማችተው ተተረጎሙ። በተቋሙ ውስጥ ከተማሩት ጥናቶች መካከል በተለይ ሙዚቃ፣ ቅኔ፣ ፍልስፍና፣ ሥነ አካል፣ ሥነ ፈለክና ሌላ የሳይንስ ዕውቀት ነበሩ። ምናልባት አንድ ሺህ ተማሮች ሲኖሩበት የተማሮችና የአስተማሮች ውጪ ሁሉ በፈርዖን መንግሥት ተደገፈ። መኖሪያ፣ መብልና አልገልጋይ ቢሆንም በነጻ ተቀበሉ። ይህ ኩሁሉ ጎበዝ ለሆኑት ተማሮች ነበረ። በሙሴዎን ተቋም ታዋቂ ከሆኑት ተማሮች መካከል፦ አርኪሜዴስ - ሒሳብ ተመራማሪና 'የምህንድስና አባት' አሪስታርኮስ ዘሳሞስ - መጀመርያ ማዕከለ ፀሐይ አስተያየት አቀረበ ካሊማቆስ - የታወቅ ባለቅኔ፣ ሃያስና መምህር ኤራሲስትራቶስ - ሐኪምና ከሄሮፊሎስ ጋር የእስክንድርያ ሕክምና አካዳሚ መሥራች ኤራቶስጤኔስ - ምድር ሉል እንደ ነበረች፣ ስፋቷን በትክክል አሰላ ዩክሊድ - 'የጂዎሜትሪ አባት' ይባላል። ሄሮፊሎስ - ታዋቂ ሐኪም፣ የሳይንሳዊ ዘዴ መስራች ሂፓርቆስ - የትሪጎኖሜትሪ መስራች ፓፖስ ዘእስክንድርያ - የሂሳብ ተመራማሪ ሄሮን ዘእስክንድርያ - 'የመካኒካ አባት' በሮሜ መንግሥት ዘመን፣ ተቋሙ በቄሣሮች ድጋፍ እስከ 264 ዓም ይቀጥል ነበር። በዚህ ዘመን በመላው ሮሜ መንግሥት ውስጥ ሌላ ከፍተኛ ትምህርት ቤት አልነበራቸውም። በአብዛኛው በሮማውያን ዘንድ ትምህርት የተገኘው ከግል መምህር ነበርና። ሙሴዎን በቄሣሩ አውሬሊያን ትዕዛዝ በ264 ዓም እንደ ተቃጠለ ይመስላል። የ«ሙሴዎን» ስም ከግሪክ አፈ ታሪክ ሲሆን ከኢትዮጵያ የወጡትን ዘጠኝ «ሙሳዮች» (ሴት ዘፋኞች) ለማክበር ተሰየመ። በዘመናዊ ልሳናት ደግሞ «ሙዚየም» (በተ-መዘክር) ከዚህ ተቋም ስም ደረሰ። (ይህ ትምህርት ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "48529", "contents": "1:- አፍሪካ ውስጥ በስነ-ስርዓት የሚከበረው ማስጠንቀቂያ \"battery low !\"የሚለው ብቻ ነው። • 2:- ሴቶች በሙሉ የኤድስ መድሃኒት እስኪገኝ ድረስ የግብረ ስጋ ግንኙነት (Sex) አንፈጽምም ብለው ቢያምጹ ኖሮ፡ ወንዶች በ30 ቀናት ውስጥ መድሃኒቱን ባገኙት ነበር። • 3:- ናይጄርያን የመሰሉ ብዙ ቋንቋዎች የሚናገር ህዝብ ያላቸው አገሮች፡ ዱዳ (መስማት የተሳነው) ፕሬዝደንት ነው የሚያስፈልጋቸው። • 4:- አዳምና ሄዋን ቻይናዊያን ቢሆኑ ኖሮ፡ እስካሁን ድረስ ገነት ውስጥ በኖርን ነበር። ምክንያቱም የእጸ በለስ ፍሬውን ትተው እባቡን በበሉት ነበር። • 5:- ከአንድ ሰው በላይ የምታፈቅር ከሆነ፡ ውስጥህ ያለው ልብ ሳይሆን'memory card' ነው፡ • 6:- አንዳንድ ጊዜ ወደ ኋላ መለስ ብለህ ስትመለከት ከእናትህ በላይ ለሴት ልጅ ገንዘብ የምታጠፋ ከሆነ ያኔ እጀ-ሰብ እውነት መሆኑ ይገባሃል። • 7:- አንዳንድ ሴቶችን ስትመለከት ጂም የሚሰሩ ይመስላሉ። ግን የጂምናዝየምን በር እንኳ አይተውት አያውቁም። ሆኖም ግን ከአንዱ ወንድ ወደ ሌላው ወንድ ለመሮጥ ሲሉ ቅርጻቸውን ይጠብቃሉ። • 8:- ትዳር እያለህ ከተማሪ ሴቶች ጋር መውጣት ደስ የሚልህ ከሆነ ለሚስትህ የተማሪ ዩኒፎርም ግዛላት፡፡ • 9:- ሰይጣን ራሱ gay አልነበረም፡ ምክንያቱም እራቁቱን ከነበረው አዳም እራቁቷን የነበረችውን ሄዋንን ስለመረጠ፡፡ • 10:- አስቀያሚ ከሆንክ አስቀያሚ ነህ ስለ ውስጣዊ ውበት አትናገር ምክንያቱም X-ray እያየን አይደለም የምንሄደው፡፡ • 11:- አምላክ ምርጥ ተመራማሪ ነው፡፡ ምክንያቱም ከወንድ ልጅ የጎድን አጥንት ወስዶ ድምጽ ማጉያ (loud speaker) ፈጠረ፡፡ • 12:- ዓለም አፍሪካን በድላታለች… ከአውሮፓ አንድ ነጭ ወደ አፍሪካ ከመጣ የውጪ ዜጋ ጎብኚ ይባላል። ከአፍሪካ አንድ አፍሪካዊ ወደ አውሮፓ ከሄደ ግን ህገ ወጥ ስደተኛ ይባላል፡፡ • 13 በግሩፕ ነጮች ወደ አፍሪካ ከመጡ ቱሪስት ይባላሉ፡፡ በብዛት አፍሪካዊያን ወደ አውሮፓ ከሄዱ ደግሞ ረፍዩጂስ (ስደተኞች) ይባለሉ። • 14 ነጮች አፍሪካ ውስጥ መጥተው የአፍሪካዊያን አሰሪ ይሆናሉ፡፡ አፍሪካዊያን አውሮፓ ሄደውም የነጮች ሰራተኛ ነው የሚሆኑት…… • •"} {"id": "33691", "contents": "ዶክተር ክርስቲያን ወጋምቢክ (Dr. Kristian Hogganvik) ሃልስ፣ ኖርዌይ አገር፣ 1903ዓ.ም. በክረምት ወራት (በዚህ ወቅት ፀሐይ ለብዙ ቀናት በኖርዌይ ትደበቃለች) ተወለደ። ቤተሰቦቹ ድሃ የነበሩት ወጋምቢክ 9 ወንድምና እህቶች ነበሩት። ከጫማ ሰሪ አባቱ የእጅ ጥበብን እየቀስመ ቢያድግም በኋላ ላይ ባስየው የአዕምሮ ብሩህነት ከአድቬንቲስት ቤተክርስቲያን ባገኘው የ250 ዶላር (በዓመት) ብድርና ስጦታ እየተረዳ የሕክምና ዲግሪውን እንደጨረሰ የህይወት ታሪኩ ያሳያል። ወጋምቢክ፣ በ1941 ዓ.ም. ወደ ኢትዮጵያ በመምጣት የደብረታቦር ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ሆስፒታል ህክምና አላፊ፣ ሐኪም እና ቀዶ ጠጋኝ በመሆን ከሚስቱ ጋር ተዛወረ። ለሚቀጥሉት 25 አመታት በዚህ ሆስፒታል ሲያገለግል ወደ ኖርዌይ የተጓዘው ሶስት ጊዜ ብቻ ነበር። ወደ አዲስ አበባም የሚጓዘው በአመት አንድ ጊዜ ለሽርሽር እና የህክምና መገልገያ እቃወችን ለመግዛት ነበር። በወቅቱ፣ ክረምት በመጣ ጊዜ ወደ አዲስ አበባ የሚያገናኘው መንገድ ሙሉ በሙሉ ይቋረጥ ነበር። ስለሆነም የህክምና እቃዎች ለ4ወራት ማግኘት አስቸጋሪ ነበር። ስለሆነም በ1950ዎቹ ይሄው ዶከተር የከተማውን ህዝብ በማስተባበር የደበረታቦር አየር ማረፊያን እንዳቋቋመ የህይወት ታሪኩ ይገልጻል። በ1962 ይሄው የአውሮፕላንም ማረፊያ በሳምንት ሁለት በረራዎችን ያስተናግድ ነበር። ወጋምቢክ የሆስፒታሉን ህንጻ እንዳስፋፋ፣ ሊስተናገዱ የሚችሉ በሽተኞችን ቁጥር እንዳሳደገና የእንጨት ማስተካከያ ማሽኖችን እንደተከለ ታሪኩ ያሳያል። በ1962 ፣ ሚስቱ ሲግኒ፣ አንድ ስዊድናዊት ነርስ እና 17 የአገሩ ሰዎች ይረዱት ነበር። በዚህ ወቅት 3 ልጆች ነበሩት። የአብዮቱን መፈንዳት ተከትሎ ፣ መስከረም 1፣ 1967 ዓ.ም. የደብረታቦር ሆስፒታል ተመዘበረ፤ እንዲሁም የዶክተሩ ቤት በእሳት ተቃጠለ። ወጋምቢክ ወደ አዲስ አበባ በመብረር ያለምንም አደጋ አመለጠ። ከዚህ በኋላ፣ ከአገር በመባረሩ በኖርዌይ አገር ኑሮውን ቀጠለ። በ1987 ዓም የካንሰር በሽታን ሲታገል ቆይቶ በተውለደ በ84 አምቱ በዚያው በኖርዌይ አለፈ። ^ http://www.adventistarchives.org/docs/WM/WM19700601-V79-06__C.pdf, June 1970 (accessed Nov 29,1011) ^ http://www.adventistarchives.org/docs/WM/WM19700601-V79-06__C.pdf, June 1970 (accessed Nov 29,1011) ^ http://www.adventistarchives.org/docs/WM/WM19700601-V79-06__C.pdf, June 1970 (accessed Nov 29,1011) ^ http://www.adventistarchives.org/docs/WM/WM19700601-V79-06__C.pdf, June 1970 (accessed Nov 29,1011) ^ http://www.adventistarchives.org/docs/WM/WM19700601-V79-06__C.pdf, June 1970 (accessed Nov 29,1011) ^ http://www.adventistarchives.org/docs/AAR/AAR19751020-V80-42__C.pdf#view=fit"} {"id": "4330", "contents": "1 January 216 - 28 August 216 እ.ኤ.ኣ. = 208 ዓ.ም. 29 August 216 - 31 December 216 እ.ኤ.ኣ. = 209 ዓ.ም."} {"id": "33739", "contents": "ያሰቡት አይገድም በአማርኛ ፈሊጣዊ አነጋገር የሆነ ዘይቤ ነው። ስለ ታሰበ ብቻ አይሆንም። ቀኑን ሙሉ ብታወጣ ብታወርድ ያስበከው አይገድም።"} {"id": "33745", "contents": "ግምባር ገፊ በአማርኛ ፈሊጣዊ አነጋገር የሆነ ዘይቤ ነው። የፀጉሩ ማህከል ከግምባሩ ላይ ያለ። በተለምዶ እድለ ቢስ ተደርጎ የሚቆጠር ማሞ ግምባረ ገፊ ነው ጸጉሩ።"} {"id": "48919", "contents": "ኢሊያዳ (ግሪክኛ፦ Ἰλιάς /ኢሊያስ/) በባለቅኔው ሆሜር (800 ዓክልበ. ያህል) የተጻፈ ጽሑፍ ነው። ከሁሉ አስቀድሞ በሙሉ የታወቀው ግሪክኛ ሥነ-ጽሑፍ ነው። ጽሑፉ በግጥም ስለ ትሮያ ጦርነት (ምናልባት 1190 ዓክልበ. የተከሠተ) ይተርካል።"} {"id": "48931", "contents": "ፔኒሲሊን በ20ኛው ክፍለ ዘመን የተገኘ መድሃኒት አይነት ነው። በተፈጥሮ ፔኒሲልየም በተባለ ፈንገስ (ሽበት) ወገን የሚገኝ ሞለኪል ሲሆን ይኸው ሞለኪል ብዙ በሽታ አዘል ባክቴሪያ በማጥፋቱ እንደ ፀረ ባክቴሪያ ፈውስ በሰፊ ይጠቀማል። የፔኒሲሊን ችሎታ መጀመርያ በድንገት የተገኘው በ1921 ዓም በስኮትላንድ ሳይንቲስት አሌክሳንደር ፍሌሚንግ ነበረ። በ2ኛው የአለም ጦርነት ጊዜ በጅምላ ተሠርቶ ይጠቀም ጀመር። በ1949 ዓም መጀመርያ ሰው ሰራሽ ፔኒሲሊን በማስተጻምር ተሠራ። ከፈወሱት በሽቶች መካከል አባለዘር በሽቶች ጨብቱ እና ቂጥኝ ስለ ነበሩ፣ በአሜሪካና በፈረንጅ ምዕራባውያን አለም ውስጥ ከ፪ኛ አለም ጦርነት በኋላ ቀስ በቀስ «ወሲባዊ አብዮት» የተባለውን ኅብረተሠባዊ ለውጥ እንደ ገፋ ተብሏል። ቀድሞ እነዚህ አባለዘር በሽቶች ለመረን ሰዎች ዋና እንቅፋት ሆነው ነበር። በፔኒሲሊን እነዚህ በሽቶች እንደ ተሸነፉ መስሎአቸው የመረንነት ሃዋርዮች በድፍረት ይሰብኩ ጀመር። በተለይ ይህ መልእክት በ1970ዎቹ እ.ኤ.አ. (= 1962-1972 ዓም) በሚዲያ በማሰራጨታቸው ብዙ ትዳሮች በዚያን ጊዜ ተፈቱ። ሆኖም በሚከተሉት 1980ዎቹ እ.ኤ.አ. አዳዲስ ፔኒሲሊን የማይጠቅምባቸው በሽቶች በተለይም ኤድስ ስለ ተነሡ ይህ «አብዮት» ይቀዘቀዝ ጀመር። ጥቂት ሰዎች ለፔኒሲሊን አለርጂ ስላለባቸው በሕክምና ሊቀበሉት አይቻልም። የፔኒሲሊን ስያሜ ከፔኒሲልየም ፈንገስ ወገን ነው። የፈንገስ ስም ከሮማይስጥ /ፔኒኪሉም/ «ቀለም-ብሩሽ» መጣ፣ ይህ የፈንገሱ ዱኬ ሰንሰለት እንደ ጥርግ ስለሚመስል ነው።"} {"id": "48955", "contents": "የላንካስተር ውል በ1736 ዓም በአንዱ ወገን በቨርጂኒያና ሜሪላንድ የታላቅ ብሪታንያ ቅኝ አገራትና በሌላው የሆዴነሾኒ ተባባሪነት ወይም ስድስት ብሔሮች የተደረገ ውል ነበረ። ውሉ በአልባኒ፣ ኒው ዮርክ ተፈጸመ። በዚህ ውል ከሆደናሾኔ ወይም ኢሮኳ ብሔር እና ከቅኝ አገሮቹ መሃል ያለው ወሰን ከበፊቱ ብሉ ሪጅ ተራሮች ጫፍ እስከ ኦሃዮ ወንዝ (በብሪታን ትርጓሜ) ወይም እስከ ኦሃዮ ወንዝ ተፍሳሽ (በኢሮኳ ትርጉም) ድረስ አስፋፋው። በኢሮኳ ዘንድ ሸናንዶዋ ሸለቆ ብቻ ለብር ዋጋ ሸጡ፤ በብሪታንያ ዘንድ ግን ኬንታኪና መላው ምእራብ ቨርጂኒያ ገዝተው ነበር። ቤንጃሚን ፍራንክሊን የላንካስተር ውል አንብቦ ወደደውና ለቅኝ አገሮቹ ሁሉ በማሳተሚያ ቤት አሰራጨው። በውሉ ውስጥ ኢሮኳውያን አለቆች ለእንግሊዞች እንዳሉ «ሰዎች ከመቀመጫችሁ ተርቀው ምን እንደሚያደርጉ ልታውቁ መታሠብ አትችሉም» ብለዋል። አስተርጓሚው ኮንራድ ቫይዘር (ታቸረዋገን) ተባለ።"} {"id": "4438", "contents": "1 January 1943 - 11 September 1943 እ.ኤ.ኣ. = 1935 ዓ.ም. 12 September 1943 - 31 December 1943 እ.ኤ.ኣ. = 1936 ዓ.ም."} {"id": "38623", "contents": "ገዋኔ (ወረዳ) በአፋር ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "4462", "contents": "1 January 1931 - 11 September 1931 እ.ኤ.ኣ. = 1923 ዓ.ም. 12 September 1931 - 31 December 1931 እ.ኤ.ኣ. = 1924 ዓ.ም."} {"id": "49033", "contents": "ኦፔክ (OPEC ወይም Organization of the Petroleum Exporting Countries «የነዳጅ ዘይት አስወጪ አገራት ድርጅት») የኢንተርናሽናል አገራት ስምምነት ማኅበር ነው። አሁን 14 አባላት አገራት አሉት። እነዚህ አገራት በተለይ በታሪክ በከፍተኛ መጠን ነዳጅ ዘይትን የሚልኩት አገሮች ናቸው። በ1953 ዓም የተመሠረተ የኢንተርናሽናል መንግሥታት ምጣኔ ሀብት ስምምነት ወይም ጓደኝነት ነው። (ይህ ድርጅት ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "4552", "contents": "1 January 1885 - 9 September 1885 እ.ኤ.ኣ. = 1877 ዓ.ም. 10 September 1885 - 31 December 1885 እ.ኤ.ኣ. = 1878 ዓ.ም."} {"id": "4564", "contents": "1 January 1879 - 10 September 1879 እ.ኤ.ኣ. = 1871 ዓ.ም. 11 September 1879 - 31 December 1879 እ.ኤ.ኣ. = 1872 ዓ.ም."} {"id": "49081", "contents": ""} {"id": "49093", "contents": "ናታልያ ኦሬሮ (እስፓንኛ፦ Natalia Oreiro) (1977 እ.ኤ.አ.፣ ሞንቴቪዴዎ፣ ኡሩጓይ) የኡሩጓይ ዘፋኝ ነች። 1998፥ Natalia Oreiro 2000፥ Tu Veneno 2002፥ Turmalina www.nataliaoreiro.com"} {"id": "44545", "contents": "የተባበሩት የዓረብ ግዛቶች እግር ኳስ ማህበር የተባበሩት የዓረብ ግዛቶች እግር ኳስ አስተዳዳሪ አካል ነው። ማህበሩ የተመሠረተው በ1971 እ.ኤ.አ. ሲሆን የተባበሩት የዓረብ ግዛቶች ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድንን ያዘጋጃል። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "4690", "contents": "1 January 1817 - 9 September 1817 እ.ኤ.ኣ. = 1809 ዓ.ም. 10 September 1817 - 31 December 1817 እ.ኤ.ኣ. = 1810 ዓ.ም."} {"id": "5206", "contents": "1 January 1560 - 7 September 1560 እ.ኤ.ኣ. = 1552 ዓ.ም. 8 September 1560 - 31 December 1560 እ.ኤ.ኣ. = 1553 ዓ.ም."} {"id": "5212", "contents": "1 January 1557 - 7 September 1557 እ.ኤ.ኣ. = 1549 ዓ.ም. 8 September 1557 - 31 December 1557 እ.ኤ.ኣ. = 1550 ዓ.ም."} {"id": "5248", "contents": "1 January 1539 - 8 September 1539 እ.ኤ.ኣ. = 1531 ዓ.ም. 9 September 1539 - 31 December 1539 እ.ኤ.ኣ. = 1532 ዓ.ም."} {"id": "38725", "contents": "ጎንደር ዙሪያ በአማራ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "49333", "contents": "ፕሮሶፒስ (Prosopis) የዛፍ ወገን ሲሆን ለመካከለኛ አሜሪካና ለደቡብ አሜሪካ የተፈጥሮ ኗሪዎች ናቸው። በአለም ዙሪያ ግን በብዙ አገራት ወራሪ አረሞች ሆነዋል። የፕሮሶፒስ ዛፎች ማለፊያ እንጨት ይሰጣሉ፤ ከዛፉም አተር ወይም ዝምቡጥ እንደ ስንዴ የሚጠቀም የመስኪት ዱቄት ሊሠራ ይቻላል። ሆኖም ተክሉ በፍጥነት ስለሚስፋፋ፣ ሌሎችን ዝርዮች ስለሚከለክል፣ እጅግ በጣም ጥልቅና ትልቅ የሆኑት ሥሮች ስላሉት፣ ቢምቢ እና አራዊት ስለሚኖሩበት፣ ብዙ የፕሮሶፒስ ዝርዮች በተለይም P. juniflora (ተራ መስኪት) እና P. glandulosa (የማር መስኪት) አስቸጋሪ ናቸው። በተለይ በኢትዮጵያ አፋር ክልል ወራሪዎች ሲሆኑ እንዲሁም በአውስትራሊያ፣ ሃዋኢ፣ ስሪ ላንካ፣ ጃማይካ፣ ኬንያ፣ ሕንድ፣ ናይጄሪያ፣ ሱዳን፣ ሶማሊያ፣ ሴኔጋል፣ ደቡብ አፍሪካ የፕሮሶፒስ ችግር አለ። «መስኪት» የሚለው ስያሜ (እንግሊዝኛ፦ mesquite) የደረሰው ከእስፓንኛ /መዝኪቴ/፣ ከናዋትል /ሚዝኪትል/ ነበር። ዛፎቹም በአለም ዙሪያ በብዙ ሌሎች ስሞች ይባላሉ። ሥሮቹ እስከ 20 ወይም 30 ሳንቲ ሜትር ጥልቀት ድረስ ካልተሰበሩ ተክሉ ይመልሳል፣ ስለዚህ ማጥፋቱ ቀላል አይደለም።"} {"id": "49393", "contents": "1 January 2021 - 10 September 2021 እ.ኤ.ኣ. = 2013 ዓ.ም. 11 September 2021 - 31 December 2021 እ.ኤ.ኣ. = 2014 ዓ.ም."} {"id": "49441", "contents": "ሰዋጅካሬ ሆሪ በላይኛ ግብጽ በ2ኛው ጨለማ ዘመን (13ኛው ሥርወ መንግሥት) ምናልባት ከ1653 እስከ 1648 ዓክልበ. ግድም ድረስ የገዛ ፈርዖን ነበረ። ስሙ የታወቀው በቶሪኖ ቀኖና ሰነድ፣ ከመርሰኸምሬ ኢነድ ቀጥሎ ስለ ተዘረዘረ ብቻ ነው። አምስት አመትና ስምንት ቀን እንደ ነገሠ ይላል። በተረፈ ስለዚሁ ፈርዖን አንዳችም አልተገኘም። በዚሁ ዘመን የሥርወ መንግሥቱ ሥልጣን ከጤቤስ ከተማ በጣም እንዳልራቀ፣ ሂክሶስም ወገኖች በስሜን እንደ ገዙ ይታስባል። K.S.B. Ryholt: The Political Situation in Egypt during the Second Intermediate Period, c. 1800 – 1550 BC, Carsten Niebuhr Institute Publications, vol. 20. Copenhagen: Museum Tusculanum Press, 1997 (እንግሊዝኛ)"} {"id": "45283", "contents": "ግእዝ ቋንቋ እንማር፦ ሰላም ለኩልክሙ = ሰላም ለእናንተ ይሁን እፎ ሀለውክሙ = እንዴት አላችሁ ለእመ ንትመሀር ልሳነ ግእዝ = ግእዝ ቋንቋ ብንማር ምንት ይመስለክምሙ? = ምን ይመስላችኋል የግእዝ ቋንቋ አስፈላጊነት እና አሁን ያለበት ሁኔታ፦ ግእዝ ቋንቋ በኢትዮጵያ ከጥንት ጀምሮ እስከ አጼ ይኩኖ አምላክ ዘመነ-መንግሥት ድረስ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቋንቋ ነበር። በግእዝ ቋንቋ የኢትዮጵያ ታሪክ፥ የቤተክርስቲያን መጻሕፍት ከግሪክ፥ ከዕብራይስጥ፥ ከአረብኛ፥ ከሱርስት ቋንቋዎች የተተረጎሙብት ጥንታዊ ቋንቋ ነው። ላቲን የምዕራባውያን ቋንቋ እና ታሪክ መሠረት እንደሆነ ግእዝም የኢትዮጵያውያን ቋንቋ፥ ታሪክ፥ ወግ፥ ልማድ፥ ሃይማኖት፥ ጥበብ፥ ፍልስፍና መሠረት ነው። ኢትዮጵያን ለማጥናንት፥ የአባቶችን ጥበብ ወደ ልጆች ለማስተላለፍ ግእዝ እጅግ አስፈላጊ ነው፣ ግእዝ አሁን በኢትዮጵያ በመጠኑም ቢሆን በአሁኑ ሰዐት አገልግሎት የሚሰጠው በኢትዮጵያ ኦርቶዶስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ብቻ ነው። በአሁኑ ሰዓት የግዝ መጻሕፍት ሁሉ ወደ አማርኛ በመተርጎም ላይ በመሆናቸው፣ የቤተክርስቲያኒቱ አገልግሎትም ሕዝቡ ወደሚጠቀምበት ቋንቋ ወደ አማርኛ እያደላ ይገኛል። አግልግሎቱ በማኅሌትና፥ ከዜማ ጋር በተያያዙ አገልግሎቶች እየተወሰነ ነው። በሀገር ደረጃም፥ እንኳን ኢትዮጵያውያንን መላውን አፍሪካ የሚያኮራው ብቸኛው የአፍሪካውያን የግእዝ ፊደል እና የግእዝ ቋንቋ በወቅቱ ባለው አገርና ታሪክን የሚገድል የክፍፍክ ፖለቲካ ሂደት ምክንያት ተገቢው ትኩረት ተነፍጎታል፤ አንዲያውም የነጻነት ቤቱን፥ ተወልዶ ያደገበት ሀገሩን ኢትዮጵያንም እንዲለቅ የላቲኖች ፊደል ቅኝ ግዦቹ ሆነው ገብተው በገዛ-ምድሩ ላይ ነጻነቱን፥ ታላቅንቱን፣ መብቱን ገፈውት ይገኛል። በግዝ ፊደል በኢትዮጵያ የሚገኙ ብሔር ብሔረሰቦች ቋንቋዎችን ሁሉ መጻፍ እንደሚቻል፣ ከዚያም አልፎ ለእናቱ ፍሪካም «አንድ ለናቱ» እንደ ሆነ ይታወቃል። እንኳ ኢትዮጵያውያን የላቲንን ፊደል እደ ጣሊያን ወታደር መርዝ አስታጥቀው ወደ ኢትዮጵያ የላኩት ምዕራባውያንም አሳምረው ያው ቃሉ። ግእዝና የግእዝንም ፊደል እናስታምምህአለን ብለው በቤታቸው (በአውሮጳ) እስተኝተው ሞቱንም ሽረቱንም እየተከታተሉት ነው። ይህም ማለት በጉለበት እየቀሙ የወሰዱአቸው ግእዝ መጻሕፍት በብዛት በእጃቸው ይገኛሉ፣ በልዩ ልዩ ትምህርት ቤቶችም ግእዝ ቋንቋን ያስተምራሉ። ይህም የግእዝን ማንነት ብቻ ሳይሆን የኢትዮጵያውያንን ክብርና ጥበብ እንዲረዱ ማገዙ የታወቀ ነው። ታዲያ ያን እያወቁ ለምን በኦሮምያ ክልል የግእዝ መልክ እንዲጠፋ ወሰኑበት?"} {"id": "9046", "contents": "ኦሬክ (ሱመርኛ፦ /ኡሩኡኑግ/፣ አካድኛ: /ኡሩክ/፣ ግሪክ: Ορχόη /ኦርቆዔ/ ወይም Ωρύγεια /ኦሩገያ/፣ አረብኛ፦ وركاء /ዋርካ/) የሱመር ጥንታዊ ከተማ በኤፍራጥስ ወንዝ ላይ ነበረ። በአለሙ ላይ ከሁሉ ጥንታዊ ትልቅ ከተሞች አንዱ ነው። ጥንታዊ ሠፈሩ ደግሞ ኩላብ ወይም ኡኑግ-ኩላባ ይባል ነበር። በሱመር ነገሥታት ዝርዝር ዘንድ እንዲሁም በአፈ-ታሪክ «ኤንመርካርና የአራታ ንጉሥ» ዘንድ የመሠረተው ንጉስ ኤንመርካር ነበር። እንዲሁም በመጽሐፈ ቅዱስ ምስክር ዘንድ በሰናዖር የመሠረተው ናምሩድ ነበር (ዘፍጥረት 10፡10)። በኋላ ዘመንም የጊልጋመሽ ከተማ ነበረ። ኤንመርካር - የኡሩክ መስራች ሉጋልባንዳ - የኤንመርካር ሻለቃ ዱሙዚድ፣ አሣ አጥማጁ ጊልጋመሽ - የሉጋልባንዳ ልጅ ኡር-ኑንጋል - የጊልጋመሽ ልጅ ኡዱል-ካላማ፣ ላባዕሹም፣ ኤን-ኑንታራህ-አና፣ መሽ-ሄ፣ መለም-አና፣ ሉጋል-ኪቱን - ስለነዚህ 6 ነገሥታት ምንም አይታወቅም። በዚህ ዘመን ላዕላይነቱ በሱመር ወደ ኡር፣ ከኡርም ወደ አዋን፣ ከአዋንም ወደ ኪሽ፣ ከኪሽም ወደ ሐማዚ እንደ ተዛወረ ይመስላል። ኤንሻኩሻና - ላዕላይነቱን ወደ ኡሩክ መለሰው። ከርሱ በኋላ ግን ወደ ላጋሽ ተዛወረ። ሉጋል-ኪኒሼ-ዱዱ አርጋንዴአ ከዚህ በኋላ፣ ላጋሽ፣ አዳብ፣ ማሪ፣ አክሻክ፣ ኪሽ፣ ኡርና ኡማ ላዕላይነቱን ለመያዝ ይወዳደሩ ነበር። ሉጋል-ዛገ-ሲ - የኡማ ንጉሥ፣ ኡሩክን ይዞ ዋና ከተማውን አደረገው። ኡር-ኒጂን፣ ኡር-ጊርጊር፣ ኩዳ፣ ፑዙር-ኢሊ፣ ኡር-ኡቱ - በዚህ ዘመን ላዕላይነቱ በአካድ መንግሥትና በጉታውያን ነበረ። ኡቱ-ኸጛል - ጉታውያንን በማሸንፍ ላዕላይነቱን በሱመር ያዘ። ነገር ግን በኡር ገዢ ኡር-ናሙ በመሸነፉ የኡሩክ መጨረሻ ንጉሥ ሆነ።"} {"id": "9184", "contents": "እርሾ በስነ ሕይወት የሚገኝ ጥቃቅን ነፍሳት ሲሆን የእንጉዳይ ዘመድ ነው። ለረጅም ዘመን ይህ ልዩ ሻጋታ አይነት ዳቦ ወይም አረቄ በመቡካት እጅግ ጠቅሟል። እርሾ መጀመርያ የተጠቀመበት ወቅት ባይታወቅም በጥንታዊ ግብፅ ዳቦ በመጋገር እንደ አገለገለ በሃይሮግሊፍ መዝገብ ተገኝቷል። ምናልባት በቀን ሐሩር ስንዴና ውኃ አንድላይ ሲቀመጡ በእህሉ ውስጥ የሚኖረው የተፈጥሮ ሚክሮብ መቡካት ጀመረ። ውጤቱ ከቂጣ ይልቅ ለሥላሣ የሆነ ሁኔታ ነበር። የዳቦ እርሾ ታሪክ (በእንግሊዝኛ)"} {"id": "16468", "contents": "ኮባ (ጉናጉና ወይም እንሰት) ኢትዮጵያ ውስጥ ብቻ ለምግብነት የሚጠቅም የተክል አይነት ሲሆን ለምግብ የሚያገለግለው ስር እንሰት በመባል ይታወቃል። ብዙ የኮባ አይነቶች በአፍሪካ ደጋማ ክፍሎች ይብቀሉ እንጂ በለማዳ እጽዋትነት እየበቀለ ለምግብነት የሚያገለግለው በኢትዮጵያ ውስጥ ብቻ ነው። የኮባ ተክል በጥንቱ የግብጽ ስልጣኔ ይበቅል እንደነበር ማስረጃ አለ። የኮባ ቅጠል ዳቦ ለመጋገርና ቃጫ ለመስራት ሲያገለግል እንሰት የተሰኘው ስሩ ደግሞ ለቆጮ፣ ለቡላና መሰል ምግቦች መስሪያነት ያገለግላል። ኮባ ከሌሎች ተክሎች በተለየ መልኩ ዳገታማ ቦታ ላይ ስለሚበቅል ለተራራማ ቦታወች የተመቻቸ ተክል ነው። ሌላው ጥሩ ጸባዩ ድርቅን መቋቋሙ ነው። አንድ የኮባ ተክል ከተተከለ በኋላ ከ4-5 ዓመት ውስጥ ለምግብነት ይደርሳል። እያንዳንዱ የኮባ ስር (እንሰት) እስከ 40 ኪሎግራም ዱቄት ይወጣዋል። የኮባ ተክል በሁሉም የኢትዮጵያ አካባቢ ይኑር እንጂ በአሁኑ ወቅት ለምግብነት የሚያገለግለው በደቡባዊ ምዕራብ የአገሪቱ ክፍል ነው። ተመራማሪወች የዚህ ምክንያቱ በጥንቱ ዘመን የኮባ ተክል ለምግብነት በሁሉ የኢትዮጵያ ክፍል ዘመን ያገለግል ነበር ሆኖም ግን እርሻና የዓዝርዕት ተክል እየተሰፋፋ ሲሄድ የኮባ ምግብነት እየተረሳ ሄደ። ^ http://www.rogerblench.info/Ethnoscience%20data/Enset%20Names.pdf"} {"id": "13924", "contents": "የፍሎሬንቲን ሐዘን ወይም ኢየሱስ ክርስቶስ ከመስቀል እንደወረደ ሐዘናቸውን ለማሳየት የተቀረጸ ሐውልት ነው። ይህ ሐውልት የተቀረጸው ከ እምነ በረድ ነው። ሐውልቱ የተቀረጸው በ እንደገና መወለድ ቀራጭ ማይክል አንጄሎ ቡናሮቲ ነው። ማይክል አንጄሎ በዚህ ሐውልት ላይ ከ1547 እስከ 1553 ድረስ ስርቶበታል። በሐውልቱ ላይ አራት ሰዎች ይታያሉ። ጌታችን መድሐኒታችን ኢየሱ ክርስቶስ ሞቶ ከመስቀል ላይ ሲያወርዱት ኒቆዲሞስ ( ወይም ዮሴፍ የአሪማቴያ) ማርያም መቅደላዊት እና እናቱ እመቤቴ ማርያም ናቸው። ይህ ሐውልት አሁን የሚገኘው በሙሶ ዴላ ኦፕራ ዴል ዲዮሞ በ ፍሎሬንስ ነው። ማይክል አንጄሎ በመጨረሻ ላይ የቀረጻቸው ሁለት ሐውልቶች (ወይም ሶስት የፓሌስትሪና ሐዘን ጨምሮ) ናቸው። ቫሳሪ እንደሚለው ማይክል አንጄሎ የፍሎሬንስን ሐዘን ሐውልት የሰራው ለራሱ መቃብር ማጌጫ ነበር ለሳንታ ማሪያ ማጆሬ ሮም። ነገር ግን ሐውልቱን በመዶሻ ከሰበረው በኋላ ሰራተኛው ለነበረው አንቶኒዮ ሰጠው። ሰራተኛውም ለሌላ ሰው ሸጠው። አዲሱ ባለቤትም የማይክል አንጄሎን ስራ ይከታተል የነበረ ቲቤርዮ ካልሳጂኒ በሚባል ሐውልት ጠራቢ ስራውን አስጨረሰው። የኒቆዲሞስ ፊት ነጠላ የተከናነበው የማይክል አንጄሎ የራሱ መልክ ነው። በግራ በኩል የምትታየውንም ሴት የጨረሰው ቲቤሪዮ ካልሳጂኒ ነው። ቲቤሪዮ ካልሳጂኒ ይህን ስራ ያገኘው ማይክል አንጄሎ ለስምንት አመት ሐውልቱን ቀርጾ በመጨረሻ ላይ በእምነ በረዱ ላይ ቀድሞ ያላየው ችግር በማየቱ ነው ተናዶ በመዶሻው የመታው እና የተወው።"} {"id": "13936", "contents": "አጼ ቅድመ አሰገድ የአጼ ይግባ ጽዮን ልጅ የአጼይኩኖ አምላክ የልጅ ልጅ ሲሆኑ ከ1296-1297 ለአንድ አመት የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት ነበሩ። ታሪክ ጻህፍት እንደሚሉት አባታቸው ይግባ ጽዮን 5 ወንድ ልጆች ስለነበሩዋቸውና የትኛው ንጉስ እንዲሆን መምረጥ ስላልቻሉ እያንዳንዱ ወንድ ልጅ አንድ አንድ አመት እንዲነግስ ቃል ስላስገቡዋቸው 1 አመት ብቻ ነግሰዋል ^ Paul B. Henze, Layers of Time, A History of Ethiopia (New York: Palgrave, 2000), p. 60. ^ ታደሰ ታምራት, Church and State in Ethiopia (Oxford: Clarendon Press, 1972), p. 72."} {"id": "9388", "contents": "ቫቲካን ሲቲ (/ ˈvætɪkən/፣ በይፋ የቫቲካን ከተማ ግዛት (ጣሊያን፡ ስታቶ ዴላ ሲትታ ዴል ቫቲካኖ፤ [e] ላቲን፡ ስታተስ ሲቪታቲስ ቫቲካንኤ) በሮም፣ ጣሊያን ውስጥ የሚገኝ ራሱን የቻለ የከተማ-ግዛት እና መገኛ ነው። የቫቲካን ከተማ ግዛት፣ በቀላሉ ቫቲካን በመባልም የምትታወቀው፣ ከጣሊያን በላተራን ስምምነት (1929) ነጻ ሆነች፣ እና በቅድስት መንበር “ሙሉ ባለቤትነት፣ ብቸኛ ግዛት እና ሉዓላዊ ሥልጣን እና ሥልጣን” ስር ያለ የተለየ ግዛት ነው፣ እራሷ የአለም አቀፍ ሉዓላዊ አካል ነች። የከተማውን ግዛት ጊዜያዊ፣ዲፕሎማሲያዊ እና መንፈሳዊ ነፃነትን የሚጠብቅ ህግ፣49 ሄክታር (121 ኤከር) የቆዳ ስፋት እና 825 አካባቢ ህዝብ ያላት፣ በአካባቢው እና በህዝብ ብዛት በአለም ላይ ትንሹ ግዛት ነች። ቅድስት መንበር፣ የቫቲካን ከተማ መንግሥት የቤተክርስቲያን ወይም የሳሰርዶታል-ንጉሣዊ መንግሥት (የቲኦክራሲ ዓይነት) በሮማ ሊቀ ጳጳስ እና በካቶሊክ ቤተ ክርስቲያን ራስ የሚመራ ሊቀ ጳጳስ ነው። ከፍተኛ የመንግሥት ባለሥልጣናት ሁሉም የቫሪዮ የካቶሊክ ቀሳውስት ናቸው። የኛ ብሄራዊ አመጣጥ። ከአቪኞን ፓፓሲ በኋላ (1309-1377) ጳጳሳቱ በአሁኑ ጊዜ በቫቲካን ከተማ ውስጥ በሚገኘው ሐዋርያዊ ቤተ መንግሥት ውስጥ ይኖራሉ ፣ ምንም እንኳን አንዳንድ ጊዜ በሮም ወይም በሌላ ቦታ በኲሪናል ቤተ መንግሥት ይኖሩ ነበር። ቅድስት መንበር የጀመረችው ከጥንት ክርስትና ጀምሮ ሲሆን በዓለም ዙሪያ 1.329 ቢሊዮን የተጠመቁ የካቶሊክ ክርስቲያኖችን በ2018 በላቲን ቤተክርስቲያን እና በ23 የምስራቅ ካቶሊኮች አብያተ ክርስቲያናት ያላት የካቶሊክ ቤተክርስቲያን ዋና ኤጲስ ቆጶሳት ነው። በሌላ በኩል የቫቲካን ከተማ ነፃ መንግሥት በየካቲት 11 ቀን 1929 በቅድስት መንበር እና በኢጣሊያ መካከል በተደረገው የላተራን ስምምነት የተቋቋመ ሲሆን ይህም እንደ አዲስ ፍጥረት ነው እንጂ በጣም ትልቅ ለሆኑት የጳጳሳት ግዛቶች መገለጫ አይደለም () 756–1870)፣ እሱም ቀደም ሲል ማዕከላዊ ጣሊያንን ያቀፈ ነበር። በቫቲካን ከተማ ውስጥ እንደ የቅዱስ ጴጥሮስ ቤተ ክርስቲያን፣ የሲስቲን ቤተ ክርስቲያን እና የቫቲካን ሙዚየሞች ያሉ ሃይማኖታዊ እና ባህላዊ ቦታዎች አሉ። በዓለም ላይ በጣም ታዋቂ የሆኑ ሥዕሎችንና ቅርጻ ቅርጾችን ያሳያሉ። የቫቲካን ከተማ ልዩ ኢኮኖሚ የሚደገፈው ከምእመናን በሚሰጡ መዋጮዎች፣ በፖስታ ቴምብሮች እና በመታሰቢያ ዕቃዎች ሽያጭ፣ ወደ ሙዚየሞች የመግባት ክፍያዎች እና የሕትመት ሽያጭ ነው። \"ቫቲካን\" የሚለው ስም ቀደም ሲል በሮማ ሪፐብሊክ ዘመን ለኤጀር ቫቲካነስ፣ ከሮማ ከተማ ማዶ በቲቤር ምዕራብ ዳርቻ ላይ ረግረጋማ አካባቢ ፣ በጃኒኩለም ፣ በቫቲካን ሂል እና በሞንቴ ማሪዮ መካከል ይገኛል ። ወደ አቬንቲኔ ኮረብታ እና እስከ ክሪሜራ ክሪክ መገናኛ ድረስ."} {"id": "15562", "contents": "ሲመክሩት ያልሰማ ሲያጮሉት ይሰማ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ከምከረው ምከረው አለዚያ መከራ ይምከረው ከሚባለው አባባል ጋር ይቀራረባል ነገር ግን ይህኛው የጉልበትን መጠቀም ይመክራል።"} {"id": "51433", "contents": "ክበብ ፔንግዊን -በጨዋታው ውስጥ የቀረበው ደሴት ክበብ ፔንግዊን ፡ ሂሊ-ሊላንድ- በጥንታዊ ሮማውያን የተመሰረተው በደቡብ ዋልታ አቅራቢያ የሚገኝ አንድ ብሔር በ 1899 ቻርለስ ሮሜኒን ዳክ በተባለው እንግዳ የሆነ ግኝት ፡ እሱ ከፃላል በስተደቡብ ሲሆን የበለጠ የዳበረ ስልጣኔ አለው ፡ ከአንዳንድ ገለልተኛ የደሴት ቅኝ ግዛቶች ጋር በመሆን በሂሊ-ሊ ደሴት ላይ የሂሊ-ሊ ከተማን ያቀፈ ነው ፡፡ ሊምበርዊስክ በኖርዌይ እና በሰሜን አይስላንድ በኖርዌይ እና በግሪንላንድ መካከል በኖርዌይ ደሴት የሚገኝ የኖርዲክ ደሴት ህዝብ; የአይስላንድን ግማሽ ያህሉ በመሆኗ ዋና ከተማዋ በ “አልካላይ ክሎው” ውስጥ የሚገኝ ሲሆን በልዩ ልዩ የሚነፉ ድምፆች እና ፉጨት ያካተተ “ሁሽ” የተባለውን የራሱን የአፍ መፍቻ ቋንቋ ይናገራል ፡፡ የደሴቲቱ ሀገር የተፈጠረው እ.ኤ.አ. በ 2018 እንደ ሚያዝያ ሞኞች ቀን ቀልድ “ጂኦግራፊ አሁን” በሚለው የዩቲዩብ ቻናል ነው ፡ Leaphigh, Leaplow, Leapup, Leapdown, Leapover, Leapthrough, Leaplong, Leapshort, Leapround, Leapunder: በ 1835 ልቦለድ ውስጥ ዋጋችሁ ታላቅ ደሴቶች መካከል በአንታርክቲክ ደሴቶች ውስጥ አሥር ነጻ መንግሥታት, ዘ Monikins በ James Fenimore Cooper ."} {"id": "51493", "contents": ""} {"id": "51829", "contents": "ማህበረ ሥላሴ አንድነት ገዳም"} {"id": "51883", "contents": "አላዲን ሜየር (25.11.1995) የስዊስ-ሞሮኮ የፖለቲካ አራማጅ ነው። የአላዲን ሜየር የፖለቲካ መገለጫ ናስርዝም ተብሎ ሊመደብ ይችላል።"} {"id": "14224", "contents": "ሀብታም ለሰጠ ደሀ ምንጭሩ አበጠ የአማርኛ ምሳሌ ነው። - ምቀኝነትን የሚተች ተረትና ምሳሌ ነው።"} {"id": "19702", "contents": "ግንቦት ፲፭ ቀን፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪፻፶፭ኛው ዕለት ሲሆን፤ የፀደይ (በልግ)ወቅት ፶ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፻፲፩ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፻፲ ቀናት ይቀራሉ።"} {"id": "14236", "contents": "ሀብታም ቢያብር ድህነትን ያጠፋል የአማርኛ ምሳሌ ነው። - ሃብታሞች ተባብረው ድህነትን ለማጥፋት እንደሚችሉ የሚያሳይ ተረትና ምሳሌ።"} {"id": "14278", "contents": "ሀይማኖት ከግብር ጸሎት ከፍቅር የአማርኛ ምሳሌ ነው። ትርጉም፦ ግብዝነት ሃይማኖት እንዳልሆነና ተግባር ላይ ብቻ ሲውል ሃይማኖት እንደሆነ የሚጠቁም ተረትና ምሳሌ።"} {"id": "14284", "contents": "ሀጢአት በንስሀ በደል በካሳ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሀጢአት በንስሀ በደል በካሳ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የፍርድን ሚዛን የሚያስገነዝብ ነው። በርግጥም የተበደለ ወግን ካሳ እንደሚያስፈልገው የሚያሳይ ተረትና ምሳሌ ነው።"} {"id": "16864", "contents": "ሁለት ዋጋቢስ ሰወች አንድ ላይ ሲሆኑ ነገሩን ለማንቋሸሽ የሚጠቅም"} {"id": "19780", "contents": "የኦቶማን መንግሥት (ኦቶማን ቱርክኛ፦ دَوْلَتِ عَلِيّهٔ عُثمَانِیّه ዴቭሌት-ኢ አሊየ-ኢ ኦስማኒየ) ከሐምሌ ፳፮ ቀን ፲፪፻፺፩ እስከ ጥቅምት ፲፰ ቀን ፲፱፻፲፮ ዓ.ም. የነበረ መንግሥት ነው። በሥልጣኑ ከፍታ በ፲፮ኛው እና ፲፯ኛው ክፍለ ዘመናት የኦቶማን መንግሥት በደቡብ ምሥራቅ ኤውሮጳ፣ ደቡብ ምዕራብ እስያና ሰሜን አፍሪቃ የሚገኙ ቦታዎችን ይቆጣጠር ነበር። ኦቶማን ቱርኮች ቱርክኛ የሚናገሩት የኦቶማን መንግሥት ህዝቦች የነበሩ ሲሆን የመንግሥቱ ወታደራዊና የባለሥልጣን የኅብረተሰብ ክፍሎች ነበሩ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "12952", "contents": "ፓይ ወይም በተለምዶ አጻጻፉ π የሚታወቀው ቁጥር የማንኛውም ክብ መጠነ ዙሪያ ለወገብ ርዝመት (ዲያሜትሩ) ሲካፈል የሚገኘው ምንጊዜም የማይቀየረው ቋሚ ቁጥር ነው። የፓይን እርግጠኛ ዋጋ ማወቅ ባይቻለም ከ 3.141593 እንደሚጠጋ ግን በሂሳብ ስሌት የተደረሰበት ጉዳይ ነው። የፈለግነውን ሁለት ሙሉ ቁጥሮች አካፍለን ፓይን ማግኘት ስለማንችል ኢራሽናል ቁጥር ነው ማለት ነው። በዚህ ምክንያት ፓይ በነጥብ ስርዓት (decimal system) ሲጻፍ አሃዞቹ ወይም አያበቁም ወይም ደግሞ እራሳቸውን አይደግሙም ፣ ይልቁኑ በማያባራ ዘፈቀደ ሁኔታ ይነጉዳሉ። ይህን ጉዳይ እታች በበለጠ እናየዋለን። በሌላ በኩል ደግሞ ሙሉ ቁጥሮችን በተወሰኑ የመደመረ መቀነስ ማካፈል ማባዛት ክፍ ማድርገና ስኩዌር እና ኩቢክ ሩት በመውስድ ፓይን ማግኘግ ስለማንችል ታራንስዴንታል ቁጥር ተብላላለች። ይህን ሁኔታ ያረጋገጡት በ19ኛው ክፍለ ዘመን የነበር የጀርመን ሂሳብ ተማሪወች ሲሆኑ ጥናቱ እንደ ትልቅ ድል እስካሁን ሲወሳ ይኖርል። በነገራችን ላይ ፓይ (π) የሚለውን ፊደል ለ ዚህ ቁጥር ያዋለው የኤንግሊዙ ተማሪ ዊልያም ጆንዝ በ1707 ነበር የወሰደውም ከግሪኩ ቃል \"περίμετρος\" (የክብ መጠነ ዙሪያ ማለት ነው)\" ። መጠነ ዙሪያ = π × ዲያሜትር የክቡ መጠነ ስፋት = π ጊዜ የጠቆረው አራት ማእዘን ስፋት አረንጓዴውን አራአት ማእዘን በማስመሪያና በኮምፓስ ማግኘት አይቻልም π እንግዲህ የክብ መጠነ ዙሪያ C ለ ወገብ ርዝመት d ስናካፍል የምናገኘው ቋሚ ቁጥር ነው። ክቡ ይነስም ይብዛ ይህ ቁጥርም ምንጊዜም አንድ ነው።: π = C d ."} {"id": "16960", "contents": "ፈጅቶ ከሚያጠግበኝ እስቲበርድ ይራበኝ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ከመሰቃየት መታገስ"} {"id": "16966", "contents": "ፈጥኖ መስጠት ኋላ ለመጸጸት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ግልብ ውሳኔ አትወስን"} {"id": "19996", "contents": "*ግምጃ ቤት ማርያም *ፋሲል መዋኛ *ፋሲል ቤተክርስቲያን *ድልድይ *ቋል (ጋብቻ)ቤት *እልፍኝ ጊዮርጊስ *አጣጣሚ ሚካኤል *የፈረሰኞች አለቃ ቤት *ራስ ግምብ ምንትዋብ ግምብ* በካፋ ግምብ * *ፈረስ ቤት ፋሲል ግምብ* አዋጅ መንገሪያ* ክረምት ቤት* *ዳዊት ፫ ዙፋን ቤት *አምበሶች ቤት *ዮሐንስ ጽሕፈት ቤት *ዮሐንስ ቤተመጻሕፍት *አዋጅ ነጋሪ *ጃን ተከል ዋርካ *ትንሹ የፋሲል ግምብ ታላቁ እያሱ (ኮርቻ)ግምብ * *ሰሜን አደባባይ ተክለ ሃይማኖት ታላቁ እያሱ ግምብ (አድያም ሰገድ ግምብ)፣ በንጉሱ ታላቁ እያሱ ዘመን ተገንብቶ በ1677 (ዘመነ ማቲዎስ) የተጠናቀቀ ነበር። የአናጢዎች መሪ ወልደ ጊዮርጊስ ግምቡን የሰራው ሲሆን በጊዜው ከጠቢቡ ሰለሞን ቤት የብለጠ ያምር ነበር በመባል የተደነቀ ነበር። የግምቡ ጣሪያ በወርቅና በከበሩ ደንጊያወች ያጌጠ ነበር። ወለሎቹም ከዝሆን ጥርስና ከቅጠላቅጥል ጌጦች የተሰራ ነበር። ግምቡ በ2ኛው የዓለም ጦርነት ጊዜ በእንግሊዝ የአውሮፕላን ቦምብ ድብድባ የተጎዳ ቢሆም አብዛኛው ክፍሉ ግን አሁን ድረስ ሳይፈርስ ይገኛል። ታላቁ እያሱ የደብረ ብርሃን ሥላሴንና ሌሎች ፯ ቤተክርስቲያኖችን በመገንባት በተጨማሪ ይታወቃል። ^ Budge,( 1928) pp. 409 ^ ሪቻርድ ፓንክኸርስት፣ The Ethiopians: a history፣ ገጽ 111"} {"id": "9598", "contents": "]] ወልዶ አይስም ዘርቶ አይቅም ወረቱን የተቀማ ነጋዴ ዋግ የመታው ስንዴ ወሬኛ ሚስት ዘርዛራ ወንፊት ወራጅ ውሀ አይውሰድህ ሟች ሽማግሌ አይርገምህ ወሬ ቢነግሩህ መላ ጨምር ወሬ ቢያበዙት ባህያ አይጫንም ወርቅ የያዘ ቀበዝባዛ እህል የያዘ ፈዛዛ ወርቅ የጫነች አህያ ስትገባ የማይፈርስ ግርግዳ የለም ወስፌ ቢለግም ቅቤ አይወጋም ወንዝ ለወንዝ መቀደስ ያረፈ ሰይጣን መቀስቀስ ወንዝ ለወንዝ ሩዋጭ የሰው በግ አራጅ ወንድ ልጅ ተወልዶ ካልሆነ እንዳባቱ ስጡት አመልማሎ ይፍተል እንደናቱ ወንድ ልጅ እና ቢላዋ ጮማ ይወዳሉ ወንድ ሊበላ የሴት ሌባ ወንድ ልጅ በተሾመበት ሴት ልጅ ባገባበት ወንድ ልጅ ለፈረስ ሴት ልጅ ለበርኖስ ወንድ ልጅ አንድ ቀን እንደ አባቱ አንድ ቀን እንደ እናቱ ወንድ ባለ በእለት ሴት ባለች በዓመት ወንድ እንደያዙት ነው ወንድ ከዋለበት ከብት ከተስማራበት ወዛም ገማ ቢለው የነጭ ወሬ ነው አለው ወይ አበዳሪ ወይ ተበዳሪ ይሞታል ወይ አታምር ወይ አታፍር ወይዘሪትነት ያንድ ቀን ርቀት ወይ ዘንድሮ !"} {"id": "9604", "contents": "ጠላትህን ውሀ ሲወስደው እንትፍ ብለህ ጨምርበት ጠርጥር በገንፎ ውስጥ እንዳለ ስንጥር ጠበንጃ ራሱ መቶ ራሱ ይጮሀል ጠንቋይ ለራሱ አያቅም ጡጥም ከፈስ ተቆጠረች ጤፍ ከአቅሙ እንክርዳድ ከፈለ ጤፍ ከዘመዷ ጎታ ትሞላ ጥልቅ ብዬን ውሀ ወሰዳት ጥርሴስ ልማዱ ነው አይኔን አታስቀው ጥርስና ከንፈር ሲደጋገፍ ያምር ጥርስ የሌላት ጥርስ ያላትን ነክሳ አነካከስ ታስተምራለች ጥቂት ያለው ሁሉ ብርቁ ነው ጥንቸል ጥላው ጠላት ይመስለዋ ጥንቸልም ለሆዷ ዝሆንም ለሆዱ አብረው ውሀ ወረዱ ጥይትና ማጣትን ተኝቶ ማሳለፍ ነው ጥጃ ቢፈነጭ በሜዳ ውሀ ቢሄድ በጎድጓዳ ጥጃ ቢፈነጭ በሜዳ ውሀ ቢሮጥ በጎድጓዳ ጥጋበኛ ከርከሮ የነፍጠኛ ጎጆ ይታከካል ጥጋበኛንና ውሀ ሙላትን ቁመህ አሳልፈው ጦር ሲመጣ ዛቢያ ቆረጣ ጦጣ መጀመሪያ የመቀመጫዬን አለች አሉ ጦጣ ባለቤቱን ታስወጣ"} {"id": "14428", "contents": "ሁሉ ሆነ ቃልቻ ማን ይሸከም ስልቻ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሁሉ ሆነ ቃልቻ ማን ይሸከም ስልቻ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሁሉም አንድ አይነት ስራ መስራት እንደሌለበት ይሚመክር ነው"} {"id": "14434", "contents": "ሁሉም ከልኩ አያልፍም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሁሉም ከልኩ አያልፍም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሁሉም ነገር የተወሰነ ነው የሚል ይመስላል። ይታደሏል እንጂ አይታገሉም ከሚለው አባባል ጋር ይዛመዳል። አለም የተወሰነችና በጥረትና ግረት ብቻ የማትለወጥ እንደሆንች ክሚያይ የአስተሳሰብ ዘዴ የመጣ አባባል ነው።"} {"id": "52393", "contents": "ቴስላ፣ ኢንክ. Tesla የኤሌክትሪክ መኪናዎችን ነድፎ ያመርታል፣የባትሪ ሃይል ማከማቻ ከቤት እስከ ፍርግርግ ሚዛን፣የፀሃይ ፓነሎች እና የፀሐይ ጣራ ጣራዎች እና ተዛማጅ ምርቶች እና አገልግሎቶች። ቴስላ ከአለም ዋጋ ካላቸው ኩባንያዎች አንዱ ሲሆን ወደ 1 ትሪሊዮን ዶላር የሚጠጋ የገበያ ካፒታላይዜሽን በማስመዝገብ የአለም እጅግ ዋጋ ያለው አውቶሞቢሪ ነው። ኩባንያው በ2020 የባትሪ ኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎችን እና ተሰኪ ኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎችን 23 በመቶውን የባትሪ-ኤሌክትሪክ ገበያ እና 16 በመቶውን የፕላግ ገበያ (የተሰኪ ዲቃላዎችን ጨምሮ) በመግዛት በዓለም አቀፍ ደረጃ ከፍተኛውን የሽያጭ መጠን ነበረው። በቴስላ ኢነርጂ ቅርንጫፍ በኩል ኩባንያው በዩናይትድ ስቴትስ ውስጥ የፎቶቮልታይክ ስርዓቶችን ያዘጋጃል እና ዋና ጫኝ ነው። ቴስላ ኢነርጂ በ2021 3.99 ጊጋዋት-ሰአት (ጂደብሊውሰ) የተጫነ የባትሪ ሃይል ማከማቻ ስርዓቶችን ከአለም አቀፍ ትልቁ አቅራቢዎች አንዱ ነው። በጁላይ 2003 በማርቲን ኤበርሃርድ እና ማርክ ታርፔኒንግ እንደ ቴስላ ሞተርስ የተመሰረተው የኩባንያው ስም ለፈጣሪ እና ኤሌክትሪክ መሐንዲስ ኒኮላ ቴስላ ክብር ነው። በየካቲት 2004 በ6.5 ሚሊዮን ዶላር ኢንቨስትመንት የ X.com መስራች ኢሎን ማስክ የኩባንያው ትልቁ ባለድርሻ ሆነ የድርጅቱ ሊቀመንበር። ከ 2008 ጀምሮ ዋና ሥራ አስፈፃሚ ሆነው አገልግለዋል ። እንደ ማስክ ፣ ቴስላ ዓላማ በኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች እና በፀሐይ ኃይል ወደ ዘላቂ ትራንስፖርት እና ኢነርጂ የሚደረገውን ጉዞ ለማፋጠን ለመርዳት ነው ። ቴስላ የመጀመሪያውን የመኪና ሞዴሉን ሮድስተር ስፖርት መኪናን በ2009 ማምረት ጀመረ።ይህም በ2012 ሞዴል ኤስ ሰዳን፣ ሞዴል X SUV በ2015፣ በ2017 ሞዴል 3 ሴዳን እና ሞዴል Y ክሮስቨር በ2020 ተከትሏል። ሞዴል 3 በአለም አቀፍ ደረጃ በሁሉም ጊዜ የተሸጠው ኤሌክትሪክ ተሰኪ ነው፣ እና በሰኔ 2021 በአለም አቀፍ ደረጃ 1 ሚሊየን አሃዶችን በመሸጥ የመጀመሪያው የኤሌክትሪክ መኪና ሆኗል። የ Tesla ዓለም አቀፍ ሽያጮች በ2021 936,222 መኪኖች ነበሩ፣ ካለፈው ዓመት ጋር ሲነፃፀር የ87 በመቶ ጭማሪ አሳይቷል፣ እና ድምር ሽያጩ በ2.3 ሚሊዮን መኪኖች በ2021 መጨረሻ ላይ ደርሷል። ታሪክ."} {"id": "20170", "contents": "ነገርህን በጠጄ ርስትህን በልጄ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20176", "contents": "ነገር እንዲጠፋ ዳኛውን ግደል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "17104", "contents": "በዘጠና ገዝቶ በዘጠና መሸጥ ትርፉ እንዘጥ እንዘጥ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያለትርፍ መግዛትና መለወጥ የቱን ያክል ዋጋ እንደሌለው የሚያሳይ"} {"id": "17110", "contents": "በጋለሞታ ቤት ሁሉ ይጣላበት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20194", "contents": "ኑሮ በደጋ መተኛት ባልጋ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20200", "contents": "ኑሮ ካሉት ፍሪጅ ይሞቃል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "17122", "contents": "ባለቤቱ ያቀለለውን ባለእዳ አይቀበለውም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዋጋ እንዲኖርህ ከፈለክ፣ እራስክን አታዋርድ"} {"id": "17128", "contents": "ቡዳ በወዳጁ ይጠናል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "17134", "contents": "ባለጌ ያለዉ ቻት ሩም እሾህ ያለዉ አሳም ነገሩም ልዋጥህ ቢሉት እሺ አይልም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20230", "contents": "ንጉስ ቢያተርፍ ሁሉ ይተርፍ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "52405", "contents": "የአፍሪካ አመራር አካዳሚ ( ALA ) በጆሃንስበርግ ፣ ደቡብ አፍሪካ ዳርቻ የሚገኝ ቅድመ-ዩኒቨርስቲ ሲሆን ከ16 እስከ 19 አመት ለሆኑ ከአፍሪካ እና ከተቀረው አለም የተመሰረተ ሲሆን በአሁኑ ወቅት ከ46 ሀገራት የተውጣጡ የቀድሞ ተማሪዎች አሉት። Ethiopia ALA እ.ኤ.አ. በ 2004 በፍሬድ ስዋኒከር ፣ ክሪስ ብራድፎርድ ፣ ፒተር ሞምቡር እና አቻ ሌክ የተመሰረተ ሲሆን በሴፕቴምበር 2008 በ97 ተማሪዎች ስራውን ጀምሯል። ALA ቀጣዩን የአፍሪካ መሪዎችን በመለየት፣ በማዳበር እና በማገናኘት አፍሪካን ለመለወጥ ያልማል። ይህንን ግብ ለማሳካት፣ ALA በአፍሪካ ጥናቶች ፣ በፅሁፍ እና በአነጋገር እና በስራ ፈጠራ አመራር እንዲሁም በተለመዱት የአካዳሚክ አንኳር ትምህርቶች የሁለት አመት ስርአተ ትምህርት አለው። የ ALA መስራቾች፣ በ2004 አካባቢ ለ ALA መቅድም የሚሆን ግሎባል ሊደርሺፕ አድቬንቸርስ የተባለ የበጋ ፕሮግራም ጀመሩ ። እ.ኤ.አ. በ 2006 ስዋኒከር እና ብራድፎርድ በዓለም ላይ ካሉት 15 ምርጥ ብቅ ያሉ ማህበራዊ ስራ በመባል Echoing Green እውቅና አግኝተዋል። እ.ኤ.አ. በ 2007 የመነሻ ካምፓስ የተረጋገጠ ሲሆን ክሪስቶፈር ካምባ የትምህርት ቤቱ የመጀመሪያ ዲን ሆኖ ሆኗኑዋል ፣ የአሁኑ ዲን ደግሞ ዲን ሀቲም ኤልታይብ ነው። ካምፓሱ ከጆሃንስበርግ ወጣ ብሎ ሃኒድሪው ውስጥ የሚገኝ ሲሆን ተማሪዎች አብረው ይሚጋሩት መኖሪያ ፣ የስፖርት ሜዳ፣ 350 መቀመጫ አዳራሾች፣ የመማሪያ ክፍሎች እና የመመገቢያ አዳራሾችን ጨምሮ ዘመናዊ መገልገያዎች አሉዋችው።   የአፍሪካ ሊደርሺፕ አካዳሚ በመጀመሪያው ዙር 400 የሚጠጉ የፍጻሜ ውድድር ላይ ለመሳተፍ በሚመረጡበት የመጀመሪያ ዙር በሺዎች የሚቆጠሩ ማመልከቻዎችን ይቀበላል። የመጨረሻ እጩዎች የመግቢያ ፈተናዎችን ይጽፋሉ, በቡድን እንቅስቃሴዎች ውስጥ ይሳተፋሉ እና ቃለ መጠይቅ ይደረግላቸዋል ከዛም 120 ተማሪዎች በአካዳሚው እንዲካፈሉ ይመረጣሉ የመግቢያ ውጠት በኤፕሪል አጋማሽ ላይ ይወጣል። የአፍሪካ አመራር አካዳሚ አምስት መስፈርቶችን ይጠቀማል፡- ያለፈ የትምህርት ስኬት የአመራር አቅም የኢንተርፕረነር መንፈስ ለሕዝብ አገልግሎት መሰጠት ለአፍሪካ ፍቅር የአካዳሚክ አስኳል በካምብሪጅ ኤ ደረጃዎች እና በ ALA ልዩ ስርአተ-ትምህርት በኢንተርፕረነርሺያል አመራር፣ በአፍሪካ ጥናቶች እና በፅሁፍ እና በአነጋገር ላይ የተመሰረተ የሁለት አመት የቅድመ-ዩኒቨርስቲ ፕሮግራምን ያጣምራል። ደረጃ ."} {"id": "52411", "contents": "ኤልዛቤት 1 (ሴፕቴምበር 7 1533 - መጋቢት 24 ቀን 1603) [ሀ] የእንግሊዝ እና የአየርላንድ ንግስት ከህዳር 17 ቀን 1558 በ1603 እስከሞተችበት ጊዜ ድረስ የእንግሊዝ እና የአየርላንድ ንግስት ነበረች። አንዳንድ ጊዜ ድንግል ንግሥት እየተባለች የምትጠራው ኤልዛቤት ከአምስቱ የንጉሠ ነገሥታት ቤት የመጨረሻዋ ነበረች። ቱዶር. ኤልዛቤት የ21⁄2 አመት ልጅ እያለች የተገደለችው የሄንሪ ስምንተኛ እና ሁለተኛ ሚስቱ አን ቦሊን ልጅ ነበረች። የአን ከሄንሪ ጋር የነበራት ጋብቻ ፈርሷል፣ እና ኤልዛቤት ህጋዊ እንዳልሆነ ተነገረች። ግማሽ ወንድሟ ኤድዋርድ ስድስተኛ እ.ኤ.አ. በ 1553 እስኪሞት ድረስ ገዝቷል ፣ ዘውዱን ለሴት ጄን ግሬይ ውርስ በመስጠት እና የሁለቱን ግማሽ እህቶቹ የሮማ ካቶሊክ ማርያም እና የታናሽቷ ኤልዛቤትን የይገባኛል ጥያቄ ችላ በማለት ፣ ምንም እንኳን በተቃራኒው የሕግ ሕግ ቢኖርም ። የኤድዋርድ ኑዛዜ ወደ ጎን ቀረበ እና ማርያም ንግሥት ሆና ሌዲ ጄን ግሬይን ከስልጣን አወረደች። በማርያም የግዛት ዘመን ኤልዛቤት የፕሮቴስታንት አማፂያንን ትረዳለች ተብላ ተጠርጥራ ለአንድ ዓመት ያህል ታስራለች። እ.ኤ.አ. ንግሥት ሆና ካደረገችው የመጀመሪያ ተግባሯ አንዱ የእንግሊዝ የፕሮቴስታንት ቤተ ክርስቲያን መመስረት ሲሆን ለዚህም ዋና አስተዳዳሪ ሆነች። ይህ የኤልዛቤት ሃይማኖታዊ ሰፈራ ወደ እንግሊዝ ቤተ ክርስቲያን መቀየር ነበረበት። ኤልዛቤት አግብታ ወራሽ ታፈራለች ተብሎ ይጠበቅ ነበር; ይሁን እንጂ ብዙ መጠናናት ቢያደርግም እሷ ግን ፈጽሞ አላደረገችም። እሷ በመጨረሻ የመጀመሪያ የአጎቷ ልጅ ሁለት ጊዜ ተወግዷል, ጄምስ ስድስተኛ የስኮትላንድ;"} {"id": "52423", "contents": "1"} {"id": "1024", "contents": "ሥነ ፈለክ (አስትሮኖሚ) ከመሬት ከባቢ አየር ውጪ የሚገኙ ክስተቶችን የሚያጠና የሳይንስ ክፍል ነው። ቃሉ አስትሮኖሚ ከግሪክ የመጣ ሲሆን የፀሐይ የከዋክብትና የጨረቃዎች ሕግ ማለት ነው። ሥነ ፈለክ ከጥንታዊ ሳይንሶች አንዱ ነው። == በአስትሮኖሚ ውስጥ የሚገኙ ንዑስ ክፍሎች፦ አስትሮሜትሪ - በሰማይ የሚገኙ ነገሮችን ቦታ እና አንቅስቃሴ የሚያጠና ክፍል። አስትሮፊዚክስ - ከመሬት ውጪ የሚገኙ ነገሮች ተፈጥሮ ሕግጋት ጥናት (ፊዚክስ)። ኮስሞሎጂ - የዓለም አጀማመርና ለውጥ ጥናት። ስቴላር አስትሮኖሚ - የከዋክብትና የጨረቃዎች ጥናት። አስትሮባዮሎጂ - የዓለም የሕይወት ጥናት። ኣጣርድ ዘሃራ መሬት ማርስ ጁፒተር ማህፈድ ኡራኑስ ኔፕቲዩን (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "21352", "contents": "የባል ደግነቱ ውሽሜን መርሳቱ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የባል ደግነቱ ውሽሜን መርሳቱ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21370", "contents": "የተናጠ ወተት ቅቤ ይወጣዋል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የተናጠ ወተት ቅቤ ይወጣዋል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተገላበጠ ቂጣ ያራል"} {"id": "21376", "contents": "የት ትሂጃለሽ ቢላት በታክሲ አለች የአማርኛ ምሳሌ ነው። የት ትሂጃለሽ ቢላት በታክሲ አለች የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21382", "contents": "የቸገረው ዱቄት ከንፋስ ይጠጋል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የቸገረው ዱቄት ከንፋስ ይጠጋል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21070", "contents": "የሙት የለውም መብት የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሙት የለውም መብት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21394", "contents": "የናት ሆድ ዥንጉርጉር ወላጅ ቀይና ጥቁር የአማርኛ ምሳሌ ነው። የናት ሆድ ዥንጉርጉር ወላጅ ቀይና ጥቁር የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21400", "contents": "የአህያ \"እቃው\" ሆዱ ውስጥ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው። የአህያ \"እቃው\" ሆዱ ውስጥ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21406", "contents": "የአባይን ልጅ ወዳቂ የዞማ ልጅ ሳቂ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የአባይን ልጅ ወዳቂ የዞማ ልጅ ሳቂ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "11692", "contents": "መስከረም ፳፪' ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፳፪ኛው ዕለት እና የክረምት ፺፪ተኛው ቀን ነው። ከዚህ ቀን በኋላ እስከ ዓመቱ ፍጻሜ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፫፻፵፬ ቀናት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፫፻፵፫ ዕለታት ይቀራሉ። ፲፱፻፲፰ ዓ.ም. በብሪታንያ የስኮትላንድ ተወላጅ የሆነው ጆን ሎጊ ቤርድ ለመጀመሪያ ጊዜ ቴሌቪዥን ፈተነ። ፲፱፻፶፩ ዓ.ም. ጊኒ ከፈረንሳይ ቅኝ ግዛትነት ተላቃ ነጻነቷን ተቀዳጀች። ፲፰፻፷፪ ዓ.ም. ሞሃንድራስ ካራምቻንድ ጋንዲ ፤ ወይም ማሃትማ ጋንዲ በዛሬው ዕለት ጉጅራት በሚባለው የሕንድ ክፍለ ሀገር ውስጥ ፖርባንዳር በምትባል የጠረፍ ከተማ ተወለደ።"} {"id": "18730", "contents": "ዊሊያም ማርች (እ.አ.አ. ከ1893 – 1954) ታዋቂ አሜሪካዊ ደራሲ ነው። በዋናነት እንግሊዝኛ: The Bad Seed በተሰኘው ስራው ይታወቃል። ‎የአሜሪካዊ ደራሲያን ዝርዝር (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "18736", "contents": "ሜርጆሪ ኪናን ራውሊንግስ (እ.አ.አ. ከ1896 – 1953) ታዋቂ አሜሪካዊት ደራሲ ነበረች። በዋናነት እንግሊዝኛ: The Yearling በተሰኘው ስራዋ ትታወቃለች። ‎የአሜሪካዊ ደራሲያን ዝርዝር (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "18742", "contents": "አርተር ሪቭ (እ.አ.አ. ከ1880 – 1936) ታዋቂ አሜሪካዊ ደራሲ ነው። በዋናነት እንግሊዝኛ: Craig Kennedy Listens In በተሰኘው ስራው ይታወቃል። ‎የአሜሪካዊ ደራሲያን ዝርዝር (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "17962", "contents": "ተይዞ ከመለማመጥ አርፎ መቀመጥ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21466", "contents": "የጅብ ችኩል ቀንድ ይነክሳል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የጅብ ችኩል ቀንድ ይነክሳል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21478", "contents": "የግፍ ግፍ በእንቅርት ላይ ጆሮ ደግፍ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የግፍ ግፍ በእንቅርት ላይ ጆሮ ደግፍ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21490", "contents": "የጨነቀው ይዋጋል ያልደረሰበት ያወጋል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የጨነቀው ይዋጋል ያልደረሰበት ያወጋል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21496", "contents": "የጨዋ ልጅ ከከተማ የድሀ ልጅ ከውድማ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የጨዋ ልጅ ከከተማ የድሀ ልጅ ከውድማ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21508", "contents": "የፈረንጅ አሽከር ነጭ ለባሽ ሳህን አመላላሽ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የፈረንጅ አሽከር ነጭ ለባሽ ሳህን አመላላሽ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "11794", "contents": "የአፍሪቃ አኅጉር ከዚህ የሚከተለው የአፍሪቃ 53 ነጻ አገሮችና 8 ጥገኛ ክልሎችን ያጠቃለለ ዝርዝር ሲሆን፤ ዋና ከተሞችን፣ ቋንቋቸውን፣ ገንዘባቸውን፣የሕዝቦቻቸውን ብዛት፣ የገጸ ምድራቸውን ስፋትና የብልጽግናቸውን መለኪያ (GDP per capita ) ያካትታል። የአፍሪቃ አህጉር ከምድር ጠቅላላ ስፋት ስድስት በመቶውን፤ ከመሬቷ ደግሞ ወደ ሃያ ተኩል በመቶውን ይሸፍናል። በገጸ ምድር ስፋትና በሕዝብ ቁጥር እስያን ተከትሎ ሁለተኛ መደብን የያዘ አህጉር ነው። እ.ኤ.አ በ 2005 የአፍሪቃ ሕዝቦች ብዛት ከ ዘጠኝ መቶ ሚሊዮን በላይ ወይም ከጠቅላላው የዓለም ሕዝብ አሥራ አራት በመቶ እንደሆነ ተገምቷል። አህጉሩ በሰሜን በሜዲተራንያ ባሕር ፤ በ ሰሜን ምስራቅ የሱዌዝ ቦይ እና የ[[ቀይ ባሕር} ፤ በደቡብ ምስራቅ የሕንድ ውቅያኖስ ፤ በምዕራብ ደግሞ በአትላንቲክ ውቅያኖስ የተከበበ ነው። ስምንት መቶ ዘጠና አምስት ሚሊዮን ስምንት መቶ ሺህ ሕዝብን የሚያጠቃቅሉት የምዕራብ ሰሃራ ግዛት እንዲሁም ከሞሮኮ በስተቀር ሁሉም ነጻ ሉዐላዊ አገሮች የአፍሪቃ ኅብረት አባላት ናቸው። ይህንን ይመልከቱ የሰሜን አሜሪካ ሀገሮች"} {"id": "21676", "contents": "ያልወለደ አይነሳ የሽምብራ ማሳ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልወለደ አይነሳ የሽምብራ ማሳ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21682", "contents": "ያልወለድኩት ልጅ አባዬ ቢለኝ አፌን ዳባ ዳባ አለኝ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልወለድኩት ልጅ አባዬ ቢለኝ አፌን ዳባ ዳባ አለኝ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "18970", "contents": "ፊሊፒንስ የአለም ባንዲራዎች ሰንደቅ ዓላማ (ይህ ባንዲራዎች ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "21700", "contents": "ያመኑት ሲከዳ ይቀላል እዳ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያመኑት ሲከዳ ይቀላል እዳ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21712", "contents": "ያምና ሞኝ ዘንድሮም ደገመኝ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያምና ሞኝ ዘንድሮም ደገመኝ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21718", "contents": "ያረሮ ልጅ ጠለፋ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያረሮ ልጅ ጠለፋ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22810", "contents": "ጥቁር እንጨት (Prunus africana) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው። ልጡ በአፍሪካዊ ባህሎች ስለሚፈለግ፣ የሚያሳስብ አደጋ ሁኔታ አለው፤ በካሜሩንም ለዚህ ጥቅም ታርሷል። በሰፊ ከመካከለኛ እስከ ደቡባዊ አፍሪካ ይገኛል። እንጨቱ ጽኑ ነውና ለሳንቃ ይጠቀማል። ቅጠሎቹ ለቁስል ፋሻ እንደ ተጠቀሙ ተብሏል። በልዩ ልዩ አፍሪካዊ አገራት ባህላዊ መድሃኒቶች ውስጥ ረጅም ታሪክ አለው። ልጡ ወይም የልጡ ውጥ ለትኩሳት፣ ወባ፣ ቁስል ፋሻ፣ የፍላጻ መርዝ፣ ሆድ ቁርጠት፣ የሚያስቀምጥ፣ ኩላሊት በሽታ፣ ሞርሟሪ፣ ጨብጡ፣ እና እብደት ተጠቅሟል።. ከዚህም በላይ፣ ያበጠ ፍስ ውሃ እጢ ለማከም እንደሚችል በትንትና ስለ ተረጋገጠ፣ ውጡ በአውሮጳም ይፈለጋልና ይሼጣል። ገመሬ ጦጣ (ጎሪላ) በኖረበት አገር ፍሬውን ይወድዳል። ^ አማረ ጌታሁን - SOME COMMON MEDICINAL AND POISONOUS PLANTS USED IN ETHIOPIAN FOLK MEDICINE March 1976 እ.ኤ.አ. ^ Stewart, KM (2003). \"\"The African cherry (Prunus africana): can lessons be learned from an over-exploited medicinal tree?.\" [Review]\". Journal of Ethnopharmacology 89 (1): 3–13. doi:10.1016/j.jep.2003.08.002.  ^ የጥቁር እንጨት ልጥ ውጥ የፍስ ውሃ እጢ ችግር ማከም ይችላል - ካቅረን cochrane.org"} {"id": "21748", "contents": "ያባት ልጅ የደንደስ ስጋ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያባት ልጅ የደንደስ ስጋ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21754", "contents": "ያባት አገር ከሞት አያስጥልም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያባት አገር ከሞት አያስጥልም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22180", "contents": "ዶሮ እኔ ባልበላው ጭሬ አላፈሰውም ወይ አለች የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዶሮ እኔ ባልበላው ጭሬ አላፈሰውም ወይ አለች የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22186", "contents": "ዶሮ ከጮኸ ሌሊት ከደብረ ታቦር ወዲያ ክረምት የለም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዶሮ ከጮኸ ሌሊት ከደብረ ታቦር ወዲያ ክረምት የለም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22192", "contents": "ዶሮ ጭራ የምታወጣው ምስጢር የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዶሮ ጭራ የምታወጣው ምስጢር የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22198", "contents": "ዶሮን ሲያታልሏት አንቺ እሩጭ እኛ እንከተልሽ አሏት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዶሮን ሲያታልሏት አንቺ እሩጭ እኛ እንከተልሽ አሏት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22210", "contents": "ጀርባዬን እከክልኝ ለኔ ራቀኝ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ጀርባዬን እከክልኝ ለኔ ራቀኝ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22228", "contents": "ጅብ ባጥንት የተገደገደ በጅማት የተማገረ ቤት አለ ቢሉት ወዴት ነው ሳይል ገደል ገብቶ ሞተ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ጅብ ባጥንት የተገደገደ በጅማት የተማገረ ቤት አለ ቢሉት ወዴት ነው ሳይል ገደል ገብቶ ሞተ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22234", "contents": "ጅብ እሰር ብሎ ተሰሮ ገባ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ጅብ እሰር ብሎ ተሰሮ ገባ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22240", "contents": "ጅብ እንዳባቱ ይዘርጥጥ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ጅብ እንዳባቱ ይዘርጥጥ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22888", "contents": "ስቲቨን ጀሮም ፒየናር (መጋቢት ፰ ቀን ፲፱፻፸፬ ዓ.ም. ተወለደ) ደቡብ አፍሪካዊ እግር ኳስ ተጫዋች ነው። በአሁኑ ጊዜ ለቶተንሃም ሆትስፐር እና የደቡብ አፍሪካ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድን ይጫወታል። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "21862", "contents": "ያገባሽ ይፈታሻል ይብላኝ ለወለደሽ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያገባሽ ይፈታሻል ይብላኝ ለወለደሽ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21868", "contents": "ያጣ ሰው ያገኝ አይመስለውም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያጣ ሰው ያገኝ አይመስለውም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21886", "contents": "ይህን ብሰጥ ምን እውጥ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ይህን ብሰጥ ምን እውጥ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21898", "contents": "ይሉኝ አይል የኋላውን አያይ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ይሉኝ አይል የኋላውን አያይ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21922", "contents": "ይብላ እንደ ቤቱ ይስራ እንደ ጎረቤቱ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ይብላ እንደ ቤቱ ይስራ እንደ ጎረቤቱ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "1864", "contents": "ታንዛኒያ በአፍሪካ ምስራቃዊ ክፍል ውስጥ የምትገኝ አገር ነች። ልክ እንደ አብዛኛዎቹ የምስራቅ አፍሪካ አገሮች አስከፊ ድህነት በአገሪቱ ውስጥ ጎልቶ ይታያል። ታንዛንያ የሚለው ቃል ከሁለት ቃሎች ውህደት የተገኘ ቃል ነው። በ1964 እ.ኤ.አ. ታንጋኚካ (Tanganyika) እና ዛንዚባር (Zanzibar) የሚባሉ ሁለቱ አገሮች ከቀኝ ግዛት ነጻ ወጥተው በመዋሃድ ታንዛንያ (Tan-Zan-ia) የሚባል አገር መሰረቱ። ይህን ውህደት በማሳካትና በገዛ ፍቃዱ ስልጣን በመልቀቅ ትልቅ የዲሞክራሲ ምሳሌ ለመሆን የበቃው መሪ ጁሊየስ ነሬሬ (Julius Nyerere) ነበር። ^ \"Basic Facts and Figures on Human Settlements, 2012\", National Bureau of Statistics, Tanzania Ministry of Finance, 2013, page 1, accessed 2 September 2017 ^ Population Distribution by Administrative Areas, 2012 Population and Housing Census, National Bureau of Statistics, United Republic of Tanzania, 2013 (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "21934", "contents": "ይወደዋል ካሉ ይመክሩዋል ይወልደዋል ካሉ ይመስሏል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ይወደዋል ካሉ ይመክሩዋል ይወልደዋል ካሉ ይመስሏል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21946", "contents": "ደህና ወገን ያጣ ወየው ያለበት ጣጣ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ደህና ወገን ያጣ ወየው ያለበት ጣጣ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "19060", "contents": "ሚያዝያ ፲፩፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪፻፳፩ኛው ዕለት ሲሆን፤ የፀደይ (በልግ)ወቅት ፲፮ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፻፵፭ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፻፵፬ ቀናት ይቀራሉ። ፲፮፻፹፰ ዓ/ም - የሆሣዕና ማግስት የኢትዮጵያ ርዕሰ ከተማ በነበረችው በጎንደር ከተማ በአንዲት ሴት-አዳሪ ቤት የተነሳ እሳት በ’ግራ ቤት’ አካባቢ ያሉትን ቤቶች በሙሉ ከመፍጀቱም ባሻገር፤ የቅዱስ ጊዮርጊስ፣ የአቡነ ተክለ ሃይማኖት እና የኢየሱስ አብያተ ክርስቲያናትም ተቃጥለዋል። ፲፱፻፷፮ ዓ/ም - በኢትዮጵያ የአብዮት እንቅስቃሴ፤ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ልጅ እንዳልካቸው መኮንን የፖሊስ ሠራዊት አባላትን አነጋገሩ። የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚደንት ዶ/ር አክሊሉ ኃብቴ ሥራቸውን ለቀቁ። ፲፭፻፶፫ ዓ/ም የ፲፮ኛው መቶ ክፍለ ዘመን ታላቅ ደራሲ የደብረ ሊባኖስ እጨጌ ዕንባቆም አረፉ። (እንግሊዝኛ) P.R.O., FCO 371/1829, ANNUAL REVIEW FOR ETHIOPIA FOR 1974 መርስዔ ኀዘን ወልደ ቂርቆስ፣ ዕለታዊ የታሪክ ድርጊት - የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን የመጀመሪያው ፓትረያርክ (፲፱፻፶፩ ዓ/ም)"} {"id": "2026", "contents": "ጳጉሜ ፩ ቀን: ነጻነት ቀን በስዋዚላንድ፣ አንድነት ቀን በቡልጋሪያ... 1643 - በእንግሊዝ መነጣጠል ጦርነት የእንግሊዝ ንጉስ 2 ቻርልስ በፓርላማ ሰራዊት በዉስተር ውግያ ድል ሆኑ። 1773 - ሎስ አንጅለስ የምትባል ከተማ በ44 እስፓንያውያን ሠፈረኞች ተመሰረተች። 1828 - ሳሙኤል ሁስተን የቴክሳስ ሬፑብሊክ መጀመርያ ፕሬዚዳን ሆኖ ተመረጠ። 1869 - የላኮታ ኢንዲያን አለቃ ክሬዚ ሆርስ በእስር ተገደለ። 1893 - ሌኦን ቾልጎሽ የተባለ ወንበዴ የአሜሪካ ፕሬዚዳን መኪንሊ ተኩሶ ገደለው። 1907 - ታንክ የሚባል የጦርነት መሳርያ ለመጀመርያ ጊዜ በእንግሊዞች ተፈተነ። 1947 - በኢስታንቡል ቱርክ በኖረበት በግሪክ ህብረተሰብ ላይ እልቂት ተደረገ። 1958 - የአፓርትሃይድ መስራች በደቡብ አፍሪካ ጠቅላይ ሚኒስትር ኸንሪክ ፈርቩርድ በስብሰባ ተውጎ ተገደለ። 1960 - ስዋዚላንድ ነጻነት ከእንግሊዝ አገኘ።"} {"id": "19126", "contents": "የአዝማሪ ቋንቋ የሚሰኘው አዝማሪወች እርስ በርሳቸው የሚግባቡበትና ሌሎችን የሚያገሉበት የምስጢር ቋንቋ ነው። ይህን የሚያደርጉት ፡ የአንድን ቃል ፊደላት በመቀየር ፊደላትን በመደጋገም አዲስ ፊደል ቃሉ ውስጥ በመጨመር የቃላቱን አናባቢወች ሙሉ በሙሉ በመገልበጥ የቃላቱን አናባቢወች በተለያየ መልኩ (2-3-1 ወይም 3-2-1 ወይም 1-3-2 በመገልበጥ) ምሳሌ፡ እንባ --> አናንባ ደስ አለኝ --> ደሰሰና ሞሰኝ ሳር --> ስርንስር ፍሬ --> ፍርንፍር ቀዳ --> ቀረዳ በለጠ --> በለነጠ በላ --> ላበ ተዝናና --> ናናዝተ ተኛ --> ኘታ መብት --> ተምብ (3-1-2) ወደቀ --> ደወቀ (2-1-3) ^ Wolf Leslau, An Ethiopian Minstrels' Argot, Journal of the American Oriental Society Vol. 72, No. 3 (Jul. - Sep., 1952), pp. 102-109"} {"id": "2062", "contents": "አማራ (ክልል 3)"} {"id": "45556", "contents": "ዳክዬ የወፍ ዝርያ ሲሆን ከዚዪ እና ከውሃ ዶሮ ጋር የይብራዎች አይነት ነው። የዳክዬ ዝርያዎች በጣም የብዙ ናቸው"} {"id": "47914", "contents": "ሃሪስበርግ (እንግሊዝኛ፦ Harrisburg) የፔንስልቬኒያ ክፍላገር አሜሪካ ከተማ ነው። በ1711 ዓ.ም. በእንግሊዝ ሰዎች ተሰፈረ።"} {"id": "47920", "contents": "ማይክሮኔዥያ በኦሺያኒያ የሚገኝ የደሴቶች አውራጃ ነው።"} {"id": "6629", "contents": "1 January 859 - 2 September 859 እ.ኤ.ኣ. = 851 ዓ.ም. 3 September 859 - 31 December 859 እ.ኤ.ኣ. = 852 ዓ.ም."} {"id": "6641", "contents": "1 January 853 - 1 September 853 እ.ኤ.ኣ. = 845 ዓ.ም. 2 September 853 - 31 December 853 እ.ኤ.ኣ. = 846 ዓ.ም."} {"id": "6653", "contents": "1 January 847 - 2 September 847 እ.ኤ.ኣ. = 839 ዓ.ም. 3 September 847 - 31 December 847 እ.ኤ.ኣ. = 840 ዓ.ም."} {"id": "47992", "contents": "ሚሺጋንና ስማይሊ የጃማይካ ሬጌ ሙዚቃ ሁለትዮሽ ዘፋኞች ቡድን ናቸው። ሁለቱ «ፓፓ ሚሺጋን» እና «ጄኔራል ስማይሊ» ይባላሉ። በ1972 ዓም «ጭፈራ-አዳራሽ» (ዳንስሃል) ሬጌ ስልት ዘመናዊ ሲሆን ዕውቀና አገኙ። ከ1972 (1980 እ.ኤ.አ.) ጀምሮ ብዙ ሬጌ አልበሞች ወይም ነጠላ ዘፈኖች ቀርጸዋል። «ዋን ሎቭ ጃምዶውን» - ሚሺጋንና ስማይሊ በ1982 እ.ኤ.አ. ሰንስፕላሽ ትዕይንት ጃማይካ"} {"id": "49288", "contents": "የራይት ወንድማማች ወይም ኦርቪል ራይት 1863-1940 ዓም እና ዊልቡር ራይት 1859-1904 ዓም መጀመርያውን አውሮፕላን በ1896 ዓም የሠሩና የበረሩ ዝነኛ አሜሪካዊ መሃንዲሶች ናቸው። ኦርቪል ራይት ዊልቡር ራይት (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "49294", "contents": "ማርኬ (ጣልኛ፦ Marche) የጣልያን ክፍላገር ነው። ዋና ከተማው አንኮና ነው።"} {"id": "6695", "contents": "1 January 826 - 1 September 826 እ.ኤ.ኣ. = 818 ዓ.ም. 2 September 826 - 31 December 826 እ.ኤ.ኣ. = 819 ዓ.ም."} {"id": "49438", "contents": "የ2010 ዓ.ም. ታችኛ ፑና ፍንዳታ ከሚያዝያ 25 ቀን ጀምሮ እስካሁን በሃዋይኢ ክፍላገር ሃዋይኢ ደሴት ደቡብ-ምሥራቅ ጫፍ ላይ ከብዙ መሬት መንቀጥቀጥ ጋራ የተከሠተ የደብረ ኪላዌያ እሳት ገሞራ ፍንዳታ ነው። ቀስ የሚል አይነት ገሞራትፍ ስላለው እስካሁን ሰው ባይሞትበትም፣ ከ700 በላይ ቤቶችና ሕንጾች ጠፍተዋል። ገሞራትፍ ወደ ውቅያኖስ በገባበት ጊዜ፣ አደገኛ የጎራትፍ ጭጋግ በአየሩ ይነሣል።"} {"id": "6719", "contents": "1 January 814 - 1 September 814 እ.ኤ.ኣ. = 806 ዓ.ም. 2 September 814 - 31 December 814 እ.ኤ.ኣ. = 807 ዓ.ም."} {"id": "6725", "contents": "1 January 811 - 2 September 811 እ.ኤ.ኣ. = 803 ዓ.ም. 3 September 811 - 31 December 811 እ.ኤ.ኣ. = 804 ዓ.ም."} {"id": "6737", "contents": "1 January 805 - 1 September 805 እ.ኤ.ኣ. = 797 ዓ.ም. 2 September 805 - 31 December 805 እ.ኤ.ኣ. = 798 ዓ.ም."} {"id": "6761", "contents": "1 January 793 - 1 September 793 እ.ኤ.ኣ. = 785 ዓ.ም. 2 September 793 - 31 December 793 እ.ኤ.ኣ. = 786 ዓ.ም."} {"id": "49492", "contents": "ጊቦን (Hylobatidae) የጦጣ አስተኔ ነው። በደቡብ-ምሥራቅ እስያ የሚገኙ አራት ወገኖችና 18 ዝርዮች ናቸው። ከለሎች ጦጣዎች (ቺምፓንዚ፣ ጎሪላ፣ ኦራንጉታን) ይልቅ አነስተኛ ናቸው። ጸጉራቸው ነጭ ወይም ጥቁር ሲሆን እንደ ዝርያ፣ እንደ ጾታ ወይም እንደ እድሜ ይለያል። ስለዚህ በብዙ ዝርዮች የጊቦን ወንድና ሴት ምንም አይመሳሰሉም። እንደ ሌሎች ጦጣ አይነቶች ሳይሆኑ፣ ጊቦኖች ባብዛኛው አንድ በአንድ የ«ባልና ሚስት» ጥንዶች ይሠራሉ። አንድ ጊቦን ቤተሠብ አባት፣ እናትና ልጆች በአንዱ ዛፍ ሲቆይ ጧት ጧት አብረው ከፍ ባለ ድምጽ ይጮሃሉ ይዘፍናሉም። በዚህ ዘዴ የጎረቤት ቤተሠብ ሥፍራና ርቀት ማወቅ ይችላሉ። ስለዚህ በጊቦን ቤተሠቦች መካከል ባጠቃላይ ሰላም ይጠበቃል። እንደ ጊቦን ፍጥነት በዛፍ ውስጥ መዞር የሚችል ሌላ እንስሳ የለም። የሚበሉት በተለይ ፍራፍሬ ሲሆን አንዳንዴ ቅጠል፣ ሦስት አጽቄ፣ ቀይም ዕንቁላል ይጨምራሉ። ሁላክ ጊቦን ወገን - ወንዶች ጥቁር ጽጉር፣ ነጭ ቅንድብ፣ ሴቶች ነጭ ጸጉር ምዕራብ ሁላክ ጊቦን ምሥራው ሁላክ ጊቦን ሰማይ ሂያጅ ሁላክ ጊቦን (2009 ዓም በቻይና ተገኘ) ደን ሂያጅ ጊቦን ወገን - ሁላቸው ነጭ ፊት አላቸው፣ በተረፈ እንደ ዝርያው ይለያሉ ነጭ እጅ ጊቦን - ወንድና ሴት ነጭ እጅና እግር አላቸው፣ በተረፈ ወንድም ሆነ ሴት ጥቁር ወይም ነጭ ሊሆኑ ይችላሉ። ጥቁር እጅ ጊቦን - ወንድም ሆነ ሴት ጥቁር ጸጉር፣ ነጭ ቅንድብ፤ ወንድ ነጭ ጉንጭ ደግሞ አለው የቦርኒዮ ነጭ ጺም ጊቦን - ነጭ ጺም አለው ቡላ ጊቦን - ወንድም ሆነ ሴት ቡላ ጸጉር፣ ጥቁር ቆብ ብር ጊቦን - ወንድም ሆነ ሴት ብር ጸጉር፣ ጥቁር ቆብ ባለ ቆብ ጊቦን - ወንድ ጥቁር (ነጭ ፊት)፣ ሴት ጥቁር ራስና ሆድ፣ በተረፈ ነጭ ጸጉር የመንታዋይ ጊቦን - ሁላቸው ጥቁር ጸጉር አላቸው ሲያማንግ - ሁላቸው ጥቁር ጸጉር አላቸው። ሲጮሁ ጉሮሮ እስከ ራስ መጠን ድረስ ይነፋል። ባለ ጉትያ ጊቦን ወገን - ወንድ ጥቁር፣ ነጭ ጉንጭ፤ ሴት ነጭ፣ በራስ ላይ ጥቁር መስመር አላት ጥቁር ባለ ጉትያ ጊቦን ምሥራቅ ጥቁር ባለ ጉትያ ጊቦን የሃይናን ጥቁር ባለ ጉትያ ጊቦን ስሜን ነጭ ጉንጭ ጊቦን ደቡብ ነጭ ጉንጭ ጊቦን ቢጫ ጉንጭ ጊቦን ስሜን ካኪ ጉንጭ ጊቦን ጊቦኖች ደግሞ እስከ 1300 ዓም ያሕል ድረስ በመካከለኛ ቻይና እንደ ተገኙ ይታወቃል። እንዲሁም ሁለት የጠፉት ጊቦን ዝርዮች ቅሪቶች በመካከለኛ ቻይና ተገኝተዋል። ምዕራብ ሁላክ ወንድና ሴት ወንድ ጥቁር እጅ ጊቦን ሲያማንግ ስሜን ነጭ ጉንጭ ጊቦን"} {"id": "49498", "contents": "ሰዋጀንሬ ነቢሪራው በላይኛ ግብጽ በ2ኛው ጨለማ ዘመን (16ኛው ሥርወ መንግሥት) ምናልባት 1635-1614 ዓክልበ. አካባቢ የገዛ ፈርዖን ነበረ። ስሙ «ሰዋጀንሬ ነቢሪራው» የሚታወቀው ከአንዳንድ ቅርስ ነው። በአንድ ጽላት ላይ («የካይሮ ፍትሓዊ ጽላት») ከፈርዖን ነቢሪራው 1ኛ ዓመት (1635 ዓክልበ.) ሲሆን አያመሩ የተባለ መኮንን የኤል-ካብ አገረ ገዥ በመርሆተፕሬ ኢኒ 1ኛ አመት (1661 ዓክልበ.) እንደ ተሾመ ይጠቅሳል። አንዳንድ ማህተም ወይም ጥንዚዛ ምልክት፣ «ሰዋጀንሬ» በሚል መዳብ ጩቤ። በቶሪኖ ቀኖና ዝርዝር ላይ «ነቢሪ-አውትሬ» ወይም ነቢሪራው ለሃያ-(?) አመት እንደ ገዛ ይላል። በአንዳንድ መምህር ዘንድ 29፣ 27, ወይም 26 አመት ነበር፣ ሁለተኛው ቁጥር በደንብ አይነበብም። ከርሱ ቀጥሎ ሁለተኛው ነቢሪራው ወይም «ነቢታውሬ» ይጠቀሳል። በተጨማሪ ከዚያ 1500 ዓመት በኋላ በ150 ዓክልበ. ያህል የተሠራ አንድ ጣኦት ምስል ይታወቃል፤ በመሠረቱ በየጎኑ «ያለፉት ፈርዖን ሰዋጀንሬ»፣ «ያለፉት ፈርዖን ነፈርካሬ»፣ «አህሞስ»ና «ቢንፑ» ይጠቀሳል። በአንድ መላ ምት፣ ከጥንታዊ ምስል ተቀድቶ ፈርዖን ነቢሪራው ሰዋጀንሬ፣ ልጁም 2 ነቢሪራው ነፈርካሬ፣ እና በዘመኑ የኖሩት ልዑላን መስፍኖች አህሞስና ቢንፑ ይጠቀሳሉ። ሆኖም የ2 ነቢሪራው ስም በቶሪኖ ቀኖና ብቻ ስለሚገኝ ሌላ ስሙ አይታወቅለትም።"} {"id": "49654", "contents": "ኰሙኒስም በፖለቲካ ወይም [[ኅብረተሠብ ጥናት ማለት የምረታ ባለቤትነት ሁሉ የጋራ እንዲሆን የሚጥረው ፖለቲካዊ ርዕዮተ ዓለም፣ ፍልስፍናና እንቅስቃሴ ነው። ቃሉ ከሮማይስጥ /ኮሙኒስ/ «የጋራ» ደርሷል። በአለማችን የታወቀው ኰሙኒስም ማርክሲስም-ሌኒኒስም ሲሆን የኰሙኒስት ርዕዮተ-አለም ካሉት አምስቱ መንግሥታት አራቱ ማርክሲስት-ሌኒኒስት ናቸው። እነርሱም ቬትናም፣ የቻይና ሕዝባዊ ሪፐብሊክ፣ ኩባ፣ እና ላዎስ ናቸው። አምስተኛው ወይም ስሜን ኮርያ «ጁቼ ኰሙኒስም» የተባለው ርዮተ አለም ሲኖረው ከ1937 እስከ 1983 ዓም ድረስ እርሱ ደግሞ ማርክሲስት-ሌኒኒስት ይባል ነበር፤ እንዲሁም በርካታ ሌሎች አገራት ከ1983 አስቀድሞ ማርክሲስት-ሌኒኒስት ሆነው ነበር። ሆኖም ብዙ ጊዜ የማርክስ መርሆች በተግባር ወደ እውነትኛ ኰሙኒስም ወይም ለሕዝቡ ጸጥታና ደኅንነት ሳይሆን ወደ ግፍና አምባገንነት ይመሩ ነበር። (ይህ ፖለቲካ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "49660", "contents": "ኦምስክ የሩስያ ከተማ ነው።"} {"id": "49690", "contents": "ድምድም / Dimdm የመጠጥ አይነት ሲሆን ብዙ ጉልበት እና ግዜ የማይጠይቅ በቀላሉ የሚዘጋጅ ነው፡፡ 6ሊትር ዉሃ 3ፍሬ ኦሬንጅ ብጥባጥ 4የሻይ ማንክያ እርሾ 6 የሻይ ማንክያ ሻይቅጠል 1ኩባያ ስኳር በማቀላቀል አየር እንዳይገባበት በትንሽ ጀርካን በማድረግ ለ 6 ሰአት ፀሃይ እንዲሞቅ ማድረግ፡፡ ለመጠጥ ዝግጁ የሚሆነው ከ 20 ሰአት በኃላ ይሆናል በደንብ ከፈላ በኃላ ማለት ነው፡፡ የግዜ ገደብ፡ ከተከፈተ በ24 ሰአት ውስጥ መጠጣት አለበት፡፡ by: sol burie :Afar"} {"id": "49720", "contents": "ካሞስ በላይኛ ግብጽ በ2ኛው ጨለማ ዘመን (17ኛው ሥርወ መንግሥት) ምናልባት 1563-1558 ዓክልበ. አካባቢ በሂክሶስ ዘመን የገዛ ፈርዖን ነበረ። ካሞስ ከብዙ ቅርሶች ከነጽላቶች ይታወቃል። በአንድ ጽላት ዘንድ በኩሽ መንግሥት ላይ እንደ ዘመተ፣ ከዚያ በ፫ኛው አመት ወይም በ1560 ዓክልበ. በሂክሶስ ላይ እንደ ዘመተ ይታወቃል። ስሜን ጠረፉን ከአቫሪስ 100 ማይል እስከ ቀረበ ድረስ አሰፋው እንጂ መላውን ታችኛ ግብጽ አልማረከም። ከዚያም በኋላ እንደገና በኩሽ ላይ ዘመተ፤ ወንድሙንም 1 አሕሞስን የጋርዮሽ ፈርዖን ሆኖ ሹሞት ነበር። ይህም አሕሞስ ሂክሶስን ከግብጽ ስላባረራቸው የአዲስ መንግሥት መስራች ይባላል።"} {"id": "49726", "contents": "ወንድ ሰው ማለት የሰው ልጅ ወንድ ጾታ ነው። ደግሞ ይዩ፦ ሴቶች"} {"id": "49732", "contents": "አልበኒ የኒው ዮርክ ክፍላገር መቀመጫ ከተማ ነው። አውሮፓውያን ከደረሱ አስቀድሞ ጥንታዊ ኗሪዎቹ የመሂከን ወገን ነበሩ። የነሱ ሠፈር ፐምፖቶወቱት-መሂከኔው ተባለ። የፈረንሳይ ቆዳ ነጋዴዎች በ1532 ዓም በዚያ ትንሽ አምባ ለጊዜው ጀምረው እንደነበር ይታመናል። በ1601 ዓ.ም. ኸንሪ ሀድሰን የሚባል የእንግላንድ ተጓዥ ደረሰ። መርከቡ በሆላንድ መንግሥት ስም ስለሆነ የሆላንድ ይግባኝ ጣለበት። የሆላንድ ነጋዴዎች በ1606 ዓ.ም. አምባውን አድሰው ፎርት ናሣው አሉት፤ በ1610 ዓም ግን በጐርፍ ጠፋ። ዳግመኛ አምባ ፎርት ኦራንጅ (ኦራኘ) በዙሪያው በ1616 ዓ.ም. ተሠራ። በ1622 ዓም ቦታው ረንሠለርስዊክ፣ በ1644 ዓም ቤቨርስዊክ ተባለ። በ1657 ዓ.ም. እንግሊዞች ያዙትና ስሙን ወደ አልበኒ ቀየሩት። ሆኖም የሆላንድ ሰዎች እንደገና በ1666 ዓም ለስድስት ወር ይዘውት ለጊዜው ስሙን ውለምስታት አሉት።"} {"id": "52342", "contents": "የኢትዮጵያ ቋንቋዎች በኢትዮጵያ ውስጥ የሚነገሩ እና የሚጻፉ ቋንቋዎችን፣ እና የምልክት ቋንቋን ያጠቃልላል። በአገሩ ውስጥ ፺ የሚሆኑ ቋንቋዎች አሉ። በአሁኑ ወቅት በአብዛኛው ኢትዮጵያውያን የሚነገሩት ቋንቋዎች አማርኛ እና ኦሮምኛ ሲሆኑ፤ አማርኛ በተለያዩ የሀገሪቱ ክፍል ያሉ ነዋሪዎች የመማሪያ፤ የመገበያያ እንዲሁም የስራ ቋንቋ ሆኖ የቆየ በመሆኑ በአሁኑ ወቅት የስራ ቋንቋ ነው። በኢትዮጵያ ውስጥ የሚነገሩት ቋንቋዎች አፍሮ-ኤስያዊ እና ናይሎ ሳህራዊ በሚባሉ ሁለት ዋና የቋንቋ ክፍሎች ሊካተቱ ይችላሉ። በአፍሮ-ኤስያዊ የቋንቋ ቤተሰብ ውስጥም ኩሻዊ፣ ኦሞአዊ እና ሴማዊ የሚባሉ ንዑስ ክፍሎች አሉ። ^ (እንግሊዝኛ) Ethnologue page on Ethiopian languages"} {"id": "49744", "contents": "1 ሙርሲሊ (ሙርሺሊሽ) ምናልባት 1536-1507 ዓክልበ. አካባቢ ከአያቱ 1 ሐቱሺሊ በኋላ በሐቱሳሽ (በሐቲ አገር ወይም የኬጥያውያን መንግሥት) የገዛ ንጉሥ ነበር። በ1 ሐቱሺሊ አዋጅ ሐቱሺሊ የሴት ልጁ ሐሽታያራ ልጅ ሙርሲሊን ወራሹን ያደርገዋል። የሙርሲሊ ንግሥት ካሊ ተባለች። በኋላ ንጉሡ ቴሌፒኑ በጻፈው የቴሌፒኑ ዐዋጅ በተባለው ሰነድ የሙርሲሊ ዘመን እንዲህ ይተረካል፦ «ሙርሲሊ በሐቱሻ (ሐትሳሽ) ንጉሥ በሆነበት ጊዜ፣ ልጆቹ፣ ወንድሞቹ፣ አማቶችሁ፣ ዘመዶቹና ጭፍሮቹ ደግሞ ተባበሩ። በኃይል ጠላት አገራት ተገዥ አደረጋቸው። አገሮቹን ወርሮ የባሕር ጠረፎች አደረጋቸው። ወደ ሐልፓ ሔዶ አጠፋው፣ የሐልፓንም ምርከኞችና ምርቶች ወደ ሐቱሻ አመጣ። በኋላ ወደ ባቢሎን ሔዶ ባቢሎንን አጠፋ፣ ሑርያውያንንም ድል አደረጋቸው፣ የባቢሎንም ምርከኞችና ምርቶች በሐቱሻ ጠበቀ።» እንዲሁም በባቢሎን ዜና መዋዕል «በሳምሱ-ዲታና ዘመን፣ ኬጥያውያን ወደ አካድ መጡ» ይላል። ከሥነ ቅርስ ሙርሲሊ ኪዙዋትናን (የበኋላ ኪልቅያ) እንዳሸነፈ ይታወቃል። የሐለብ (የያምኻድ መንግሥት መቀመጫ) እና የባቢሎን ዘመቻዎችን ያብራሩት ቅርሶች አሉ። በአንዱ ጽላት ዘንድ ሙርሲሊ በያምኻድ ላይ የአባቱን ደም ቂም ማብቀል ነበረበት። የባቢሎን ጥፋት የባቢሎኒያ መንግሥት ውድቀት ነበር። ከዚያ (1507 ዓክልበ.) ካሣውያን የተባሉት ሴማዊ ያልሆነ ብሔር ባቢሎኒያን ወረሩ። የባቢሎን ስም ወደ «ካራንዱኒያሽ» ቀየሩት፤ እዚያ የጨለማ ዘመን ሆነ። ሙርሲሊ ግን የባቢሎን ምርኮና የባቢሎን ጣዖት (ሕውልት ወይም ምስል) ዘርፎ ወደ ሐቱሳሽ ተመለሰ፣ በዚያውም ዓመት ሙርሲሊ በሤራ ተገደለ። የሤራው መሪ 1 ሐንቲሊ አዲስ ንጉሥ ሆነ፤ እሱም ንጉሣዊ «ዋንጫ ተሸካሚ» ሆኖ ነበር፣ እንዲሁም የሐንቲሊ ሚስት የሙርሲሊ እኅት ሐራፕሺሊ ነበረች።"} {"id": "7247", "contents": "1 January 552 - 30 August 552 እ.ኤ.ኣ. = 544 ዓ.ም. 31 August 552 - 31 December 552 እ.ኤ.ኣ. = 545 ዓ.ም."} {"id": "46252", "contents": "ኢዲ አሚን ዳዳ (1923-2003 እ.ኤ.አ) ከ1971 እ.ኤ.አ እስከ 1979 እ.ኤ.አ የኡጋንዳ መሪ ነበር። በ2003 እ.ኤ.አ በጀዳህ ሳውዲ አረቢያ ሞተ። በአንድ ወቅት (ከ1977 እ.ኤ.አ. በኋላ) ከዩጋንዳ መሪ በላይ «የስኮትላንድ ንጉሥ» ለሚለውም ማዕረግ ይግባኝ ለመጣል ደፈረ። የኢዲ አሚን አመራር 300,000 የሚገመቱ ዩጋንዳውያንን አስጨርሷል። በ1979 እ.ኤ.አ. የታንዛንያ ኃይሎች ኢዲ አሚንን ከሥልጣን ያስወግዳሉ። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "49786", "contents": "ሰዴ ወረዳ በ ምስራቅ ጎጃም ዞን የሚገኝ ወረዳ ነው። በ2009 አ.ም 16 የደጋ ቀበሌዎችን በመያዝ ከ ሁለት እጁ እነሴ ወረዳ ተቀንሶ የተመሰረተ ወረዳ ነው። የወረዳው ከተማ ሰዴ ይባላል። ሰዴ ከተማ ከ ሞጣ ያለው የመስመር ርቀት በ ቀራንዮ መስመር 32 ኪሎሜትር በ ቻክ መድኃኔዓለም በድሮው የእግር መንገድ 16 ኪሎሜትር ነው። ከተማው በቀደሙት ሰዎች ሰዴ ጊዎርጊስ እየተባለ ይጠራል። ይህ አጠራር በከተማው ከሚገኘው ጥንታዊ ሰማዕቱ ቅዱስ ጊዎርጊስ ቤተክርስቲያን ጋር የተያያዘ ነው። ሰዴ እሰከ 1974 በ ሞጣ አውራጃ ስር የ ሁለት እጁ እነሴ ወረዳ አስተዳደር መቀመጫ ነበረች። የ ሰዴ ወረዳ በሰሜን የ ሁለት እጁ በምዕራብ ቢቡኝ በደቡብ ደባይ ጥላትግን በምስራቅ ጎንቻ ሲሶ እነሴ ያዋስኑታል ። በወረዳው ሁለት ባንክ ማለትም መንግስታዊው የ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና የግል ባንክ የሆነው አቢሲኒያ ባንክ በ 2011 አ.ም ጀምሮ አገልግሎት እየሰጡ ነው። በወረዳው ሶስት ጤና ጣቢያዎች ሰዴ ፣ ከርነዋሪ እና ጎይባ አግልግሎት እየሰጡ ይገኛሉ። ሰዴ ከተማ 1992 ዓ.ም የ ውሃ በ 2000 ዓ.ም ደግሞ የመብራት ተጠቃሚ ሆናለች ። የ ሰዴ ከተማ ከባህር ወለል በላይ 2550 ሜትር ከፍታ ላይ ትገኛለች። ከተማዋን ሰዴን ጨምሮ አብዛኛው ቀበሌዎች ደጋማ አየር ንብረት አላቸው። የ ሰዴ ከተማ የ ኬክሮስ እና ኬንትሮስ"} {"id": "7859", "contents": "1 January 249 - 28 August 249 እ.ኤ.ኣ. = 241 ዓ.ም. 29 August 249 - 31 December 249 እ.ኤ.ኣ. = 242 ዓ.ም."} {"id": "7865", "contents": "1 January 246 - 28 August 246 እ.ኤ.ኣ. = 238 ዓ.ም. 29 August 246 - 31 December 246 እ.ኤ.ኣ. = 239 ዓ.ም."} {"id": "3941", "contents": "ራይን ወንዝ በአውሮፓ ውስጥ የሚገኝ ታላቅ ወንዝ ነው። ይህ ወንዝ 1,233 ኪ.ሜ. ያህል የሚረዝም ሲሆን ዓለማችን ከሚገኙ ወንዞች 123ኛ ረዥሙ ወንዝ ነው። ወንዙ በዚህ ርዝመቱ ጀርመን፣ ፈረንሳይ፣ ስዊዘርላንድ፣ ኔዘርላንድ፣ ኦስትሪያ፣ ሊክተንስታይን እና ጣልያን ውስጥ 198,735 ኪ.ሜ. ካሬ ያህል ስፋት ያካልላል። ይህንን ያህል ርዝመት እና ስፋት በሀገራቱ ላይ ካካለለ በኋላ የወንዙ መዳረሻ ስሜን ባህር ነው።"} {"id": "3953", "contents": "ሚያዝያ ፲፰፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪፻፳፰ኛው ዕለት ሲሆን፤ የፀደይ (በልግ)ወቅት ፳፫ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፻፴፰ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፻፴፯ ቀናት ይቀራሉ። ፲፱፻፶፮ ዓ/ም - በምሥራቅ አፍሪቃ የሚገኙት ታንጋኒካ እና የዛንዚባር ደሴት ተዋሕደው አንድ አገር መሠረቱ። ይሄም የተዋሕዶ አገር ከሁለቱም ስም በተውጣጣው አዲሱ ስም ታንዛኒያ ተብሎ ተሰየመ። ፲፱፻፶፰ ዓ/ም - የኡዝቤኪስታን ርዕሰ ከተማ ታሽኬንት በትልቅ የመሬት እንቅጥቅጥ ክስተት ስትወድም ሰብ ስምንት ሺ መኖሪያ ቤቶች በመጥፋታቸው ከሦስት መቶ ሺ በላይ የሚሆኑ ነዋሪዎቿ መኖሪያ ቢስ ሆነዋል። ፲፱፻፷፭ ዓ/ም - በሼክ ሞሀመድ ማህሙድ ኤል ሳዋ የተመራ የሳዑዲ አረቢያ ልዑካን ቡድን ለአጭር ጉብኝት አዲስ አበባ ገባ። ፲፱፻፷፮ ዓ/ም - ከደርግ በተላለፈ ትእዛዝ መሠረት፣ የፖሊስ አለቆች፤ የቀድሞ ሚኒስትሮችና ባለ ሥልጣናት ታሠሩ። ፲፱፻፸፰ ዓ/ም - በሶቪዬት ሕብረት ውስጥ የቸርኖቢል የኑክሊዬር መብራት ኃይል ማምረቻ ክፉ አደጋ ተከሰተ። የዚህን አደጋ ክስተት የስካንዲናቪያ አገሮች ይፋ እስካደረጉት ድረስ የሶቪዬት ሕብረት ባለ ሥልጣናት ደፋፍነውት ነበር። http://en.wikipedia.org/wiki/Tanzania http://en.wikipedia.org/wiki/Tashkent (እንግሊዝኛ) P.R.O., FCO 371/1660 ANNUAL REVIEW FOR ETHIOPIA FOR 1973 (እንግሊዝኛ) P.R.O., FCO 371/1829 ANNUAL REVIEW FOR ETHIOPIA FOR 1974"} {"id": "7721", "contents": "1 January 318 - 29 August 318 እ.ኤ.ኣ. = 310 ዓ.ም. 30 August 318 - 31 December 318 እ.ኤ.ኣ. = 311 ዓ.ም."} {"id": "7931", "contents": "1 January 202 - 28 August 202 እ.ኤ.ኣ. = 194 ዓ.ም. 29 August 202 - 31 December 202 እ.ኤ.ኣ. = 195 ዓ.ም."} {"id": "4019", "contents": "ኪሊማንጃሮ በሰሜን ምስራቅ ታንዛኒያ የሚገኝ ተራራ ሲሆን በከፍታ ከአለም 4ኛውን ደረጃና ከአፍሪካ የመጀመሪያውን ደረጃ የያዘ ተራራ ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "7955", "contents": "1 January 190 - 27 August 190 እ.ኤ.ኣ. = 182 ዓ.ም. 28 August 190 - 31 December 190 እ.ኤ.ኣ. = 183 ዓ.ም."} {"id": "7961", "contents": "1 January 187 - 28 August 187 እ.ኤ.ኣ. = 179 ዓ.ም. 29 August 187 - 31 December 187 እ.ኤ.ኣ. = 180 ዓ.ም."} {"id": "49936", "contents": "ኮለምቢያ (እንግሊዝኛ፦ Columbia) የሳውዝ ካሮላይና አሜሪካ ከተማ ነው። በ1778 ዓ.ም. ተመሠረተ።"} {"id": "49948", "contents": "አልቢና ሻጊሙራቶዋ (መስኮብኛ፦ Альбина Анваровна Шагимуратова) (1979 እ.ኤ.አ.፣ ታሽኬንት፣ ሶቪዬት_ሕብረት) የሩሲያ ኦፔራ ዘፋኝ (ሶፕራኖ) ነች። http://www.albinashagimuratova.com/"} {"id": "4121", "contents": "የጉግል ፍለጋ ዌብሳይት በጉግል ድርጅት የሚስተዳደር ሲሆን በኢንተርኔት ላይ ትልቁ የፍለጋ አገልግሎት ነው።"} {"id": "4139", "contents": "ታላቁ ብሪታን ኢንግላንድ፣ ዌልስና ስኮትላንድ የሚገኙበት ትልቅ ደሴት ማለት ነው። «ታናሹ ብሪታን» አይርላንድ የሚባለው ሲሆን፣ ሁለቱ አንድላይ «ብሪቲሽ ደሴቶች» ይባላሉ። ደግሞ ዩናይትድ ኪንግደም ይዩ።"} {"id": "4145", "contents": "አየርላንድ በአትላንቲክ ውቅያኖስ ውስጥ ከታላቁ ብሪታን አጠገብ የሚገኝ ታላቅ ደሴት ነው። በዚህ ደሴት ላይ ሁለት አገሮች አሉ። የአየርላንድ ሪፑብሊክ - ዋና ከተማ ደብሊን ነው። ስሜን አየርላንድ - የዩናይትድ ኪንግደም ክፍላገር ነው።"} {"id": "8123", "contents": "1 January 107 - 28 August 107 እ.ኤ.ኣ. = 99 ዓ.ም. 29 August 107 - 31 December 107 እ.ኤ.ኣ. = 100 ዓ.ም."} {"id": "8135", "contents": "1 January 101 - 27 August 101 እ.ኤ.ኣ. = 93 ዓ.ም. 28 August 101 - 31 December 101 እ.ኤ.ኣ. = 94 ዓ.ም."} {"id": "8147", "contents": "1 January 95 - 27 August 95 እ.ኤ.ኣ. = 87 ዓ.ም. 28 August 95 - 31 December 95 እ.ኤ.ኣ. = 88 ዓ.ም."} {"id": "1913", "contents": "(ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "1949", "contents": "ኤስፔራንቶ (Esperanto) ከሁሉም አለማቀፋዊ ሠው ሰራሽ ቋነቋዎች እጅጉን የተስፋፋ ቋንቋ ነው። በ1859 እ.ኤ.አ. በዛሬይቷ ፖሎኝ የተወለደውና በሞያው የአይን ሀኪም የሆነው ሉድዊክ ሌይዛር ዛመንሆፍ በ1887 እ.ኤ.አ. ቋንቋውን ለህዝብ አሳወቀ። አላማው ኤስፔራንቶን በቀላሉ ሊማሩት የሚቻል፣ የጋራ የሆነና ለአለማቀፋዊ መግባባት የሚረዳ ግን ያሉትን ቋንቋዎች የማይተካ ቋንቋ ማድረግ ነበር። ኤስፔራንቶ ከ1,600,000 በላይ ተናጋሪዎች ቢኖሩትም የቋንቋው ደጋፊ ያልሆኑ እንግሊዝኛን ከመስፋፋቱ አንፃር ለአለማቀፋዊ ቋንቋነት በተሻለ ይመርጡታል። የጌታ ጸሎት (አባታችን ሆይ) በኤስፔራንቶ: Patro nia, kiu estas en la ĉielo, sanktigata estu via nomo. Venu via regno, fariĝu via volo, kiel en la ĉielo, tiel ankaŭ sur la tero. Nian panon ĉiutagan donu al ni hodiaŭ. Kaj pardonu al ni niajn ŝuldojn, kiel ankaŭ ni pardonas al niaj ŝuldantoj. Kaj ne konduku nin en tenton, sed liberigu nin de la malbono. (ĉar via estas la regno kaj la potenco kaj la gloro eterne. Amen.)"} {"id": "1967", "contents": "ቦትስዋና ወይም በይፋ የቦትስዋና ሪፐብሊክ (እንግሊዝኛ: Republic of Botswana ሰጿና፡ Lefatshe la Botswana) በደቡባዊ አፍሪካ የምትገኝ ወደብ-የለሽ አገር ናት። ቦትስዋና የቀድሞ የብሪታንያ ቅኝ ግዛት ስትሆን ነፃነቷን በመስከረም ፳ ቀን ፲፱፻፶፱ ዓ.ም. ከተቀዳጀች በኋላ መሪዎቿ በነፃ ዴሞክራሲያዊ ምርጫዎች ተመርጠዋል። ቦትስዋና ሜዳማ ስትሆን ከሰባ ከመቶ በላይ በካለሃሪ በርሃ የተሸፈነች ናት። በደቡብና ደቡብ ምሥራቅ ከደቡብ አፍሪካ፣ በምዕራብና ሰሜን ከናሚቢያ እና በሰሜን ምሥራቅ ከዚምባብዌ ጋር ትዋሰናለች። ከዛምቢያም ጋር በደንብ ያልተወሰነ ቢበዛ በመቶ ሜትር የሚቆጠር ወሰን አላት። ቦትስዋና በዘጠኝ ዲስትሪክት (እንግሊዝኛ፡ district) ወይም ክልሎች ተከፍላለች። ሴንትራል ዲስትሪክት ሰሜን-ምዕራብ ዲስትሪክት ጋንዚ ዲስትሪክት ክጋላጋዲ ዲስትሪክት ክጋትሌንግ ዲስትሪክት ክዌኔንግ ዲስትሪክት ሰሜን-ምሥራቅ ዲስትሪክት ደቡብ-ምሥራቅ ዲስትሪክት ደቡብ ዲስትሪክት በተጨማሪም ቦትስዋና በ፲፭ ካውንስሎች ተከፍላለች። እነዚህም ከአስሩ የዲስትሪክት ካውንስሎች በተጨማሪ የሚከተሉትን የከተማ ካውንስሎች ያጠቃልላሉ፦ ጋበሮኔ ከተማ ፍራንሲስታውን ከተማ ሎባጼ መንደር ሴሌቢ-ፊክዌ መንደር ጅዋኔንግ መንደር ሶዋ መንደር ሰሜን-ምዕራብ ዲስትሪክት ጋንዚ ዲስትሪክት ክጋትሌንግ ዲስትሪክት ደቡብ-ምሥራቅ ዲስትሪክት ሴንትራል ዲስትሪክት ሰሜን-ምሥራቅ ዲስትሪክት ክጋላጋዲ ዲስትሪክት ደቡብ ዲስትሪክት ክዌኔንግ ዲስትሪክት ጋበሮኔ* ፍራንሲስታውን * * ሎባጼ * ሴሌቢ-ፊክዌ ጅዋኔንግ * ሶዋ * ^ Central Intelligence Agency (2009). \"Botswana\". The World Factbook. በ3 February 2010 የተወሰደ."} {"id": "4511", "contents": "1 January 1906 - 10 September 1906 እ.ኤ.ኣ. = 1898 ዓ.ም. 11 September 1906 - 31 December 1906 እ.ኤ.ኣ. = 1899 ዓ.ም."} {"id": "50056", "contents": "የኢትዮጵያ አየር መንገድ በረራ ቁጥር 302 ከአዲስ አበባ ቦሌ ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ ተነስቶ በናይሮቢ ኬንያ ወደሚገኘው ጆሞ ኬንያታ ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ ለመብረር የተዘጋጀ በረራ ነበር። አውሮፕላኑ መጋቢት 1 2011 (ማርች 10 2019 እ.አ.አ) ቢሾፍቱ አቅራቢያ የተከሰከሰ ሲሆን ሲጓዙ የነበረ 157 ተሳፋሪዎች ሁሉ ሕይወታቸውን አጡ። አውሮፕላኑ ላይ 149 መንገደኞችና 8 የበረራ ሠራተኞች እየተጓዙ ነበር። አደጋው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከተመዘገቡት አደጋዎች በጣም አደገኛው ነው። 1989 (1996 እ.አ.አ) ኮሞሮስ ደሴቶች አቅራቢያ የተከሰከሰውንም የኢትዮጵያ አየር መንገድ በረራ ቁጥር 961 በለጠ። የኢትዮጵያ አየር መንገድ በረራ ቁጥር 302 ከአዲስ አበባ ተነስቶ ወደ ናይሮቢ ለመብረር የተዘጋጀ በረራ ነበር። ቦይንግ 737 ማክስ 8 የነበረው አውሮፕላን 149 መንገደኞችንና 8 የበረራ ሠራተኞችን አሳፍሮ ነበር። አብራሪው ችግር እያጋጠመው መሆኑን እና ወደ አዲስ አበባ መመለስ መፈለጉን አሳውቆ ፈቃድ ተሰጥቷል። ልክ ከዚህ በኋላ የበረራ 6 ደቂቃ እንኳን ሳይሞላ አውሮፕላኑ ከአየር አሳሽ ጠፋ። አውሮፕላኑ የተከሰከሰው ቢሾፍቱ (ደብረ ዘይት) አቅራቢያ ነው። በአደጋው የተረፈ አልነበረም። ^ https://www.bbc.com/amharic/live/news-47514163"} {"id": "50062", "contents": "የአርጻኽ ሪፐብሊክ (አርሜንኛ፦ Արցախի Հանրապետություն /አርጻኺ ሃንራፐቱጥዩን/) በተግባር ነጻ፣ በከፊል ተቀባይነት ያገኘ አገር ነው። ነጻነቱን በ1983 ዓ.ም. ያዋጀ ምንም ቢሆን፣ አዘርባይጃን ግን ይግባኝ አለው። እስከ 1986 ዓም ድረስ አዘርባይጃንኛ አርሜኒያ በናጎርኖ-ካራባኽ ጦርነት ታገሉበት። እስከ 2009 ዓም ድረስ ስሙ በይፋ የናጎርኖ-ካራባኽ ሪፐብሊክ ተባለ። ከተባበሩት መንግሥታት አንዳችም አገር የአርጻኽ ነጻነት አይቀበልም፤ ሁላቸው የአዘርባይጃን ይግባኝ ማለት ተቀብለዋል። በከፊል ተቀባይነት ካገኙት ሌሎች አገሮች፣ አብካዝያ፣ ትራንስኒስትሪያ እና ደቡብ ኦሤትያ-አላኒያ አርጻኽን እርስ በርስ ይቀበላሉ። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "8357", "contents": "ኦቾሎኒ የአትክልት አይነት ነው። መጀመርያ በደቡብ አሜሪካ በቀለ።"} {"id": "8387", "contents": "ናዲን ጎርድመር (Nadine Gordimer) ደቡብ አፍሪካዊት የልብ ወለድ ጸሐፊ ናቸው።"} {"id": "8399", "contents": "ጋብሬል ጋርሲያ ማርኬዝ የኮሎምቢያ ደራሲ ናቸው። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "12449", "contents": "ቢስመዝ (Bismuth) የጥንተ፡ንጥር ጥናት (ኬሚስትሪ) (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "12455", "contents": "ካልሲየም (calcium) የንጥረ ነገሮች ሠንጠረዥ ውስጥ ኬሚካዊ ውክሉ Ca ነው። አቶማዊ ቁጥሩም 20 ነው። የጥንተ፡ንጥር ጥናት (ኬሚስትሪ) የንጥረ ነገሮች ሠንጠረዥ በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ ካልሲየም የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ። (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "8537", "contents": "አስፋው ዳምጤ ዘሪሁን አስፋው ብርሃኑ ገበየሁ አብደላ እዝራ"} {"id": "2039", "contents": "ነሐሴ ፳፱ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፫፻፶፱ ኛው ዕለት ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በዘመነሉቃስ ፯ ዕለታት ሲቀሩ፤ በዘመነ ዮሐንስ ፣ ማቴዎስ እና ማርቆስ ደግሞ ፮ ዕለታት ይቀራሉ። ፲፯፻፸፫ ዓ/ም በምዕራብ አሜሪካ የሠፈሩ የእስፓኝ ተወላጆች ሎስ አንጀለስን ቆረቆሩ። ፲፰፻፹ ዓ/ም ጆርጅ ኢስትማን የተባለ አሜሪካዊ እሱ የፈጠረውን በጥቅል ፊልም የሚሠራውን ካሜራ እና ኮዳክ የተባለውን የንግድ ስም አስመዘገበ። ፲፱፻፷፬ ዓ/ም ሙኒክ ከተማ ላይ በተካሄደው የበጋ ኦሊምፒክ ውድድር፣ አሜሪካዊው ዋናተኛ ማርክ ስፒትዝ ሰባት የወርቅ ኒሻን በመውሰድ የመጀመሪያው ተወዳዳሪ በመሆን ተመዝግቧል። ፲፱፻፺ ዓ/ም ሁለት የስታንፎርድ ዩኒቨርሲቲ (Stanford University) ተማሪዎች፤ ላሪ ፔጅ እና ሰርጌ ብሪን ጉግል (Google)ን መሠረቱ። ፲፱፻፺፰ ዓ/ም - አውስትራሊያዊው የሥነ ሕይወት ሊቅ እና የቴሌቪዥን አቅራቢ ስቲቭ ኧርዊን በዚህ ዕለት ሞተ። (እንግሊዝኛ) http://en.wikipedia.org/wiki/September_4"} {"id": "2075", "contents": "መቐለ (አማርኛ፦ መቀሌ) የትግራይ ክልል ዋና ከተማ ናት። ከአዲስ አበባ 783 ኪ.ሜ. ወደ ሰሜን ትገኛለች። ከ300,000 አስከ 350,000 የሚገመት የሕዝብ ብዛት ስላላት ከሰሜን ኢትዮጵያ ትልቋ ከተማ ያደርጋታል። መቐለ ለ አጼ ዮሐንስ ፬ኛ የኢትዮጵያ ዋና ከተማ በመሆን በ19ኛው ክፈለ ዘመን ነው የተመሠረተችው። መቐለ ኢትዮጵያ ውስጥ ከሚገኙት ከተሞች በንግድና ትምህርታዊ ማዕከላዊነትዋ ትታወቃለች። በታላቁ አፍሪካዊ ጄነራል ራስ አሉላ አባ ነጋ የተሰየመ ዓለም አቀፋዊ አየረ ማረፊያ አላት። በተጨማሪም እንደነ መስፍን ኢንዱስትርያል፣ መሰቦ ሲሚንቶ፤ ሌሎች ፋብሪካዎችና መቐለ ዩኒቨርሲቲ የመሳሰሉ ትላልቅ ተቋማት በከተማዋ ይገኛሉ። መቐለ (1890 ዓ.ም.)"} {"id": "2099", "contents": "ሊንጋላ (Lingala) ከባንቱ ቋንቋዎች ቤተሠብ አንድ ነው። የሚናገርበት በተለይ በኮንጎ ዲሞክራቲክ ሪፑብሊክ ስሜን-ምዕራብ ክፍል፣ በኮንጎ ሪፑብሊክም፣ እንዲሁም በአንጎላና በመካከለኛው አፍሪካ ሪፑብሊክ ነው። ተናጋሪዎቹ 10 ሚልዮን ናቸው። የሊንጋላ መነሻ ቦባንጊ በተባለ ቋንቋ ነበር። ከኮንጎ ነጻ መንግሥት አስቀድሞ ቦባንጊ የአከባቢው መደበኛ ቋንቋ ይሆን ነበር። የቤልጅክ ንጉስ አገሩን ከያዙ በኋላ የቀኝ አገሩ መንግሥት ለማስተዳደርና ለመሰበክ ቋንቋውን ጠቃሚ ሆኖ አገኙት። ካለፈው ቦባንጊ እንዲለይ የአዲሱን ቋንቋ ስም ባንጋላ ብለው ጠሩት። ሚስዮናዊዎቹ ወዲያ (1900 አ.ም.) ባንጋላን ዳግመኛ ሲያሻሽሉ \"ሊንጋላ\" እንዲህ ተፈጠረ። ሊንጋላ ከፈረንሳይኛ ብዙ ቃሎች ተበድሮ ደግሞ ከፖርቱጊዝ ተጽእኖ አለ (ለምሳሌ \"ማንቴካ\" = ቅቤ፤ \"ሜሳ\" = ጠረጴዛ፤ \"ሳፓቱ\" = ጫማ) ከእንግሊዝኛም ተጽእኖ አለ (\"ሚሊኪ\" = ወተት፤ \"ቡኩ\" = መጽሐፍ)። የጌታ ጸሎት በሊንጋላ ታታ ዋ ቢሶ፣ ኦዛላ ኦ ሊኮሎ፣ ባቶ ባኩሚሳ ንኮምቦ ያ ዮ፣ ባንዲማ ቦኮንዚ ቧ ዮ፣ ምፖ ኤሊንጎ ዮ፣ ባሳላ ያንጎ ኦ ንሴ፣ ሎኮላ ባኮሳላካ ኦ ሊኮሎ ፔሳ ቢሶ ለሎ ቢሌይ ብያ ሞኮሎ ና ሞኮሎ፣ ሊምቢሳ ማቤ ማ ቢሶ፣ ሎኮላ ቢሶ ቶኮሊምቢሳካ ባኒንጋ። ሳሊሳ ቢሶ ቶንዲማ ማሰንጊኛ ቴ፣ ምፔ ቢኪሳ ቢሶ ኦ ማቤ። የሊንጋላ ውክፔዲያ አለ!"} {"id": "2135", "contents": "1 January 2004 - 10 September 2004 እ.ኤ.ኣ. = 1996 አ.ም. 11 September 2004 - 31 December 2004 እ.ኤ.ኣ. = 1997 አ.ም."} {"id": "2147", "contents": "አፋርኛ በኢትዮጵያ ፣ ኤርትራ እና ጅቡቲ የሚነገር ቋንቋ ነው። የአፋር ብሔረሰብ ዋና የቋንቋው ተናጋሪ ነው። 1.5 ሚሊዮን የሚገመቱ ተናጋሪዎች አሉት። (ይህ ቋንቋ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "12569", "contents": "የኢትዮጵያ ብሔራዊ ሙዚዮም በኢትዮጵያ የመጀመሪያው ሙዚዮም ሲሆን በሃገሪቱ ዋና ከተማ አዲስ አበባ ከአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ አጠገብ ይገኛል።"} {"id": "8771", "contents": "ናስ (ነሐስ) የመዳብና የቆርቆሮ (ወይም የዚንክ ወይም የሌላ ብረታብረት አይነት) ውሑድ (ቅልቅል) ነው። ጽኑና ዘላቂ ሆኖ በስው ልጅ ስራዎች አያሌ ጥቅሞች አሉት። በጥንት የታወቀው 'የነሐስ ዘመን' የተሰየመው በዚህ ቅልቅል በመስፋፋቱ ነበር።"} {"id": "13631", "contents": "ሐምሌ ፲፰ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፫፻፲፰ኛው እና የክረምት ፳፫ኛው ዕለት ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በዘመነ ዮሐንስ ፵፰ ዕለታት ሲቀሩ፤ በዘመነ ማቴዎስ፤ ማርቆስ እና ሉቃስ ደግሞ ፵፯ ዕለታት ይቀራሉ። ፲፱፻፶፭ ዓ/ም - በልዑል ራስ አስራተ ካሳ የሚመራ የኢትዮጵያ የፓርላማ ቡድን ከዩናይተድ ስቴትስ ፕረዚደንት ጆን ኤፍ ኬኔዲ ጋር በ ዋይት ሃውስ ተገናኝቶ ስለ ኢትዮጵያ ልማት፤ የኢትዮጵያና የሶማልያ ግጭት እንዲሁም በአፍሪቃ የፖርቱጋል ቅኝ ግዛቶችና ስለ ደቡብ አፍሪቃ ሁኔታ ተወያየ። ፲፱፻፸ ዓ/ም - የመጀመሪያዋ የቤተ-ሙከራ-ጠርሙስ ጽንስ፣ ሉዊዝ ብራውን በዚህ ዕለት ተወለደች። ፲፱፻፺፪ ዓ/ም - ከፓሪስ ሻርል ደጎል ጥያራ ጣቢያ ለበረራ የተነሳው የፈረንሳይ 'ኮንኮርድ' ጥያራ (በረራ ቁጥር ፵፭፻፺) ከጥቂት የበረራ ጊዜ በኋላ ሲከሰከስ ተሣፋሪዎቹን በሙሉ እና አራት መሬት ላይ የነበሩ ሰዎችን፤ በጠቅላላው የ፻፲፫ ሰዎችን ሕይወት አጠፋ። ፲፱፻፺፱ ዓ/ም - ፕራቲባ ፓቲል(Pratibha Patil) የመጀመሪያዋ የህንድ ሴት ፕረዚደንት በመኾን የቃለ-መሐላ ሥርዓት ፈጸሙ። (እንግሊዝኛ) ^ Source: Department of State, Central Files, POL 1 AFR. Confidential. Drafted by Jones and Fredericks on July 31 and approved in the White House on August 12. The conversation was held at the White House."} {"id": "13673", "contents": "ማናልሞሽ ዲቦ የኢትዮጵያ ታዋቂ ዘፋኝ ስትሆን ብዙ ባሕላዊ እና ዘመናዊ የሙዚቃ ስራወችን በማቅረብ ትታወቃለች። አሳ በለው አትንኩብኝ"} {"id": "50266", "contents": "አብርሀም አያሌው የመጀመሪያው የሰዴ ወረዳ አስተዳዳሪ ናቸው።"} {"id": "13685", "contents": "አራርሶ በዳሶ የኢትዮጵያ ታዋቂ ዘፋኝ ሲሆን ብዙ ዘመናዊ የሙዚቃ ስራወችን በማቅረብ ይታወቃል።"} {"id": "13691", "contents": "ሸዋንዳኜው ሃይሉ የኢትዮጵያ ታዋቂ ዘፋኝ ሲሆን ብዙ ዘመናዊ የሙዚቃ ስራወችን በማቅረብ ይታወቃል።"} {"id": "13697", "contents": "መዝሙር ዮሓንስ የኢትዮጵያ ታዋቂ ዘፋኝ ሲሆን ብዙ ዘመናዊ የሙዚቃ ስራወችን በማቅረብ ይታወቃል።"} {"id": "13703", "contents": "ሚሚ አዲሱ እስራኤል ያለች ታዋቂ ዘፋኝ ስትሆን ዘመናዊ የሙዚቃ ስራወችን በአማርኛ በማቅረብ ትታወቃለች።"} {"id": "13721", "contents": "እሱን ይጨርሱና (5) አለቃን አንዲት ጉብል ነች አሉ ያሸነፈቻቸው።ዝናዋን ይሰሙና ልጅቱዋ ቤት ሄድው አሳድሩኝ ይላሉ። ቤት ለእንግዳ ይባሉና እራትም በልተው የሚተኙበትን መደብ ጉብሊቱዋ ታሳያቸውና ትንሽ አጎዛ (የበግ /የፍየል ቆዳ) አምጥታ ትሰጣቸዋለች። አለቃም ይቺማ ታንሰኛለች ሌላ ጨምሪልኝ ይላሉ። ጉብሉዋም እሱን ይጨርሱና አክልሎታለሁ አለቻቸው አሉ።"} {"id": "13727", "contents": "አምባው ተሰበረ (12)አለቃ ድንግላዊ መነኩሴ ነበሩ። በእነ አለቃ ዘመን ወይዛዝርት መነኩሴዎችን ካሳቱ ለነሱ ወይ ለቤተሰቦቻቸው የግብር ምህረት ይደረግላቸዋል አሉ። እንደጀግናም ይወደሳሉ። ሰለዚህ መነኩሴን ለማሳት እና ለመገናኘት የማይደረግ ጥረት የማይፈነቀል ድንጋይ የማይቧጠጥ ዳገት የለም። እንደሚታወቀው የታቦት ንግስ ቀን ድግስ በየቦታው ይኖራል።ካህናትም ይጠራሉ ይባርካሉ ይበላሉ ይጠጣሉ።አንድ ቅዳሜ ቀን በዋለ ንግስ እለት የእነአለቃም የካህናት ቡድን ከቀትር በኋላ ወደእነማዘንጊያ ቤት ተጉዞ ሲበሉ ሲጠጡ ሲጫወቱ ውለው አመሻሹ ላይ ድንግላዊው መነኩሴ ገብረ ሃና መጠጥ አዳክሟቸው ኖሮ ካህናት ጓደኞቻቸው እና የማዘንጊያሽ ቤተሰብ ይስማሙና አለቃ እዚያው እንዲያድሩ ትተዋቸው ይሄዳሉ። አለቃም አደሩ። አዳራቸው ግን የወትሮው አልነበረም። ከማዘንጊያ ጋር ነበር። ማዘንጊያም እንደጎጃሞች አምባው ተሰበረ እንደነጅበላ ይፈር የነበረ አሉዋ። መነኩሴው ድንግልናቸውን አፈረሱ። በማግስቱ አለቃ አዝነው ወደ ሚያገለግሉበት ቤተ ክርስቲያን ሄደው የደረሰባቸውን ተናገሩ። ካህናቱም ምን ሲደረግ አሉ። አለቃም የእናንተስ ስራ ተገቢ ነው ጓደኛ ጥሎ መሄድ አሉ። አለቃና ማዘንጊያም ተጋቡ።"} {"id": "13733", "contents": "እዚያም ቤት እሳት አለ (17) አለቃ የጎረቤት ፍቅር ይጀምሩና ባለቤታቸው ወ /ሮ ማዘንጊያ ዉኃ ሊቀዱ ሲወርዱ ጎረቢት ፍቅርን ልትቃመስ ትመጣለች። መጥታም ከአለቃ ጋር ሲንጎዳጎዱ ሳያስቡት ወ /ሮ ማዘንጊያ ቢደርሱባቸው ውሽምዬም ከመደንገጧ የተነሳ ልጅዋን ያነሳች መስሏት ያለቃን ልጅ አንጠልጥላ ትሮጣለች። ነገሩ የገባቸው ማዘንጊያም ልጁን አንስተው «አሁን እዚህ እሳት ውስጥ ልክተተው?» ቢሏቸው አለቃም ማዘንጊያ እዚያም ቤት እሳት አለ ብለው ልጁን አተረፉ አሉ።"} {"id": "13745", "contents": "እኔ ለነካሁት (29) አለቃ እንዲሁ ሴት ጋር ያድሩና ጠዋት ቤተክርስቲያን ሲሄዱ ይከለከላሉ እንዳይገቡ ያያቸው ሰው ስለነበር። እናማ በሴቶች በር በኩል ሄደው ዛሬ ሴቶች አይገቡም እዚህ ከገርገራው ውጪ ሆናችሁ ጸልዩ ብለው ሴቱን ሁሉ ከልክለው ካህናቱ ገርሟቸዋል አንድም ሴት ሳያዩ በመቅረታቸው። «ምን ሆነው ነው?» ሲሉ አንድ ያለቃን ስራ ያየ ካህን «አለቃ ከልክለው ነው ሴቶች እንዳይገቡ» ብሎ ያስረዳል።አለቃም ተጠርተው ሲጠየቁ «እኔ ለነካሁት ከተከለከልኩ እነሱ ይዘው እንዴት ይግቡ» ብዬ ነው አሉ።"} {"id": "13751", "contents": "ከአልጋ ላይ ወድቄ ነው (35) አለቃ አንድ ቀን መንገድ መሽቶባቸው አንዲት ሴትዮ ቤት እንድታሳድራቸው ለምነው ቤት ለእንግዳ ብላ አስገባቻቸው። አለቃ ያው እንደሚተረከው ቅንዝራም ቢጤ ናቸው። እራት በልተው ከጨረሱ በኋላ በሉ እኔ መደብ ላይ እርሶ መሬት ላይ ተኙ ብላቸው ተኙ። ከዚያ ጨለማን ተገን በማድረግ ሴትየዋ መደብ ላይ ዘፍ ብላው መዳሰስ ይጀምራሉ። ሴትየዋም በድንጋጤ ነቅታ እንዴ ምን እየሰሩ ነው ስትላቸው ከአልጋ ላይ ወድቄ ነው አሏት። እንዴት መሬት ተኝተው ስትላቸው እኔንስ የገረመኝ እሱ አይደል አሏት ይባላል።"} {"id": "13757", "contents": "ዝግንትሉ ሞልቷል (43)አንድ ቀን አለቃ ግብዣ ተጠርተዉ ይሄዱና ምግብ ቀርቦ እየበሉ ሳለ ትል ያጋጥማቸዉና አኩርፈዉ እየበሉ ሳለ ጋባዡ በድንገት ይመጡና «ምነው አለቃ በደንብ ብሉ» ይሉዋቸዋል።አለቃም ተናደዉ ኖራልና «እሺ ጌቶች እየበላሁ ነው። ምን ጠፍቶ ዝግን ትሉ እንደሆን ሞልቷል።» አሉ ይባላል።"} {"id": "13763", "contents": "ቡሊ የአለቃ አህያ (48)አንዴ አለቃ ቤት ጅብ ይገባና አህያቸው ቡሊ በፍርሀት ጩኸቱን ያቀልጠዋል። ሚስታቸው ማዘንጊያ አለቃን ቀስቅሰው ጅቡን እንዲያባርሩ ቢንግሯቸው «ባክሽ እኔ እፈራለሁ» በማለት አለቃ ሲመልሱ ማዘንጊያም ፈጠን ብለው «ኡኡቴ ለስሙ ነዋ ያንጠለጠሉት?» በማለት ይጠይቃሉ። አለቃም «ለማንጠልጠሉማ ቡሊ ይበልጠኝ አልነበር» በማለት መለሱ።"} {"id": "8957", "contents": "እንግሊዝ አገር፦ ሀሪንግተን፥ ካምብሪያ ሀሪንግተን፥ ሊንከንሺር ሀሪንግቶን፥ ኖርሳምፕተንሺር አሜሪካ አገር፦ ሀሪንግተን፥ ደላዌር ሀሪንግተን፥ መይን ሀሪንግተን፥ ዋሺንግተን የሀሪንግተን መናፈሻ፥ ኒው ጀርዚ የሀሪንግተን ሐይቅ በኬበክ፥ ካናዳ የቤተሰብ ስም፡- ኦስቲን ሀሪንግተን - ሶሺዮሎጂስት አነር ሀሪንግተን - ልብ ወለድ የሀሪንግተን ጃኬት"} {"id": "9005", "contents": "ሚያዝያ ፲፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪፻፳ኛው ዕለት ሲሆን፤ የፀደይ (በልግ)ወቅት ፲፭ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፻፵፮ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፻፵፭ ቀናት ይቀራሉ። ፲፱፻፵፮ ዓ/ም - በግብጽ ወታደራዊ መፈንቅለ መንግሥት ኮሎኔል ጋማል አብደል ናስር ሥልጣን ጨበጡ። ፲፱፻፸፪ ዓ/ም - የቀድሞዋ ደቡብ ሮዴዚያ በአዲሱ ስሟ የዚምባብዌ ሪፑብሊክ ተብላ ተመሠረተች። የአገሪቱ የመጀመሪያው ፕሬዚደንት ቀናን ባናና ሆኑ። ፲፱፻፷፭ ዓ/ም - ስመጥሩው ኢትዮጵያው አትሌት ሻለቃ ኃይሌ ገብረ ሥላሴ በአርሲ፣ አሰላ ከተማ ተወለደ። ፲፱፻፵፯ ዓ/ም - የጀርመን ተወላጁ የተፈጥሮ ሕግጋት ጥናት ሊቅ አልበርት አይንስታይን በተወለደ በሰባ ስድስት አመቱ አረፈ። (እንግሊዝኛ) http://news.bbc.co.uk/onthisday/hi/dates/stories/april/18/newsid_3721000/3721783.stm (እንግሊዝኛ) http://www.olympic.org/haile-gebrselassie"} {"id": "9107", "contents": "አካድ (ሱመርኛ፡ አጋደ፤ መጽሐፍ ቅዱስ፡ አርካድ) በመስጴጦምያ የተገኘ ጥንታዊ ከተማ ነበረ። ቦታው በኤፍራጥስ ወንዝ ላይ ከሲፓርና ከኪሽ መካከል እንደ ነበር ቢታሠብም ፍርስራሹ ግን እስካሁን ድረስ አልተገኘም። ዙሪያው በሱመርኛ 'ኡሪ-ኪ' ወይም 'ኪ-ኡሪ' ተባለ። በሱመራውያን ነገሥታት ዝርዝር መሠረት አካድ (አጋደ) የገነባው ታላቁ ሳርጎን ነበረ። ሆኖም ከተማው ከሳርጎን ቀድሞ በኡሩክ ንጉሦች ኤንሻኩሻና እና ሉጋል-ዛገሢ ዘመናት እንደተገኘ ከጽሕፈቶች ይታወቃል። በመጽሐፍ ቅዱስም (ዘፍ. 10፡10) ዘንድ ናምሩድ ከሠሩት ከተሞች 1ዱ መሆኑ ይቆጠራል። ከዚህ በላይ ኤንመርካርና የአራታ ንጉስ በተባለው ሱመራዊ አፈ ታሪክ፣ ልሣናት የተደባለቁባቸው አገሮች ሹባር፣ ሐማዚ፣ ሱመር፣ ኡሪ-ኪ (የአካድ ዙሪያ) እና የማርቱ አገር በመባላቸው፤ ይህም የአካድን ጥንታዊነት ይመሰክራል። እንደገና በብዙ ጥንታዊ መዝገቦች፣ ከሰናዖር (ሱመር) ዙሪያ ሌሎቹ '4 ሩቦች' ሲዘረዘሩ እነርሱ 'ማርቱ' (አሞራውያን)፣ 'ሹባር' (አሦር?)፣ ኤላምና 'ኡሪ-ኪ' (አካድ) ናቸው። ከአካድ ንጉሥ ከሳርጎን ዘመን ጀምሮ የአካዳዊ መንግሥት ዋና ከተማ ሆኖ ከ2077 እስከ 2010 ዓክልበ. ገደማ ገዛ። አካድኛ አንድ ሴማዊ ቋንቋ ነበርና ይህ ቋንቋ በአካዳዊ መንግሥት ጊዜ በመስጴጦምያም ሆነ በኤላም ይፋዊ ሆነ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "2753", "contents": "ፍጥምጥም ፡ የኢትዮጵያ ፡ መደበኛ ፡ ቋንቋ ፡ ነው ። ከሴማዊ ፡ ቋንቋዎች ፡ እንደ ፡ ዕብራይስጥ ፡ ወይም ፡ ዓረብኛ ፡ አንዱ ፡ ነው። በአፍሪካ ፡ ውስጥ ፡ ደግሞ ፡ ከምዕራብ ፡ አፍሪካው ፡ ሐውሳና ፡ ከምሥራቅ ፡ አፍሪካው ፡ ስዋሂሊ ፡ ቀጥሎ ፡ 3ኛውን ፡ ቦታ ፡ የያዘ ፡ ነው። እንዲያውም ፡ 85.6 ፡ ሚሊዮን ፡ ያህል ፡ ተናጋሪዎች ፡ እያሉት ፣ አማርኛ ፡ ከአረብኛ ፡ ቀጥሎ ፡ ትልቁ ፡ ሴማዊ ፡ ቋንቋ ፡ ነው። የሚጻፈውም ፡ በአማርኛ ፡ ፊደል ፡ ነው። አማርኛ ፡ ከዓረብኛና ፡ ከዕብራይስጥ ፡ ያለው ፡ መሰረታዊ ፡ ልዩነት ፡ እንደ ፡ ላቲን ፡ ከግራ ፡ ወደ ፡ ቀኝ ፡ መጻፉ ፡ ነው። የሐማራ * ግዛት ፡ ተብሎ ፡ የሚታወቀው ፡ ቦታ ፡ በአሁኑ ፡ መካከለኛና ፡ ደቡብ ፡ ወሎ ፡ ይገኝ ፡ እንደነበር ፡ በታሪክ ፡ ይጠቀሳል። ከክርስቶስ ፡ ልደት ፡ በፊት ፡ ከ200 - 130 ዓ.ዓ. ፡ የነበረው ፡ አጋታርከስ ፡ ስለ ፡ ቀይ ፡ ባህር ፡ እና ፡ አካባቢው ፡ ሲጽፍ ፣ ትሮጎዶላይት ፡ ያላቸው ፡ ሕዝቦች – τής Kαμάρ λέξιςα (የካማራ Camàra ቋንቋ) ወይንም ፡ Kαμάρα λέξιςα (ካማራ Camàra ቋንቋ) ይናገሩ ፡ እንደነበር ፡ ዘግቧልJames Cow ^ ሀ ለ ዶ/ር ፡ አንበሴ ፡ ተፈራ «የኢትዮጵያ ፡ ብሔረሰቦችና ፡ ቋንቋዎቻቸው ፡ አጭር ፡ ቅኝት» ^ የኢትዮጵያ ካርታ 1459 በዝርዝር"} {"id": "13007", "contents": "ኢትዮጵያ ውስጥ የሚሰራ የምግብ አይነት ሲሆን፣ የሚሰራውም ከቆቅ ነው።"} {"id": "13013", "contents": "ኢትዮጵያ ውስጥ የሚሰራ የምግብ አይነት ሲሆን፣ የሚሰራውም ከስንዴ ነው። ብዙ ጊዜ ለቁርስ የሚቀርብ ነው። ==አዘገጃጀት ==ከ"} {"id": "13025", "contents": "ኢትዮጵያ ውስጥ የሚሰራ የምግብ አይነት ሲሆን፣ የሚሰራውም ከእንቁላል ነው።"} {"id": "13037", "contents": "ጓያ የአትክልት አይነት ሲሆን ኢትዮጵያ ውስጥ የሚሰራ የምግብ አይነት ነው። የሚሰራውም ከጓያ ዘር የሚሰራ የንፍሮ አይነት ነው። በብዛት ከተመገቡት ግን ልምሻ ለሚባል በሽታ የሚያጋልጥ ነው። በህንድና በኢትዮጵያ ለብዙ ሰዎች የሰውነት ልምሻን አስከትሏል። በዘሮቹ ውስጥ ልምሻውን የሚፈጥረው ጥንተ ንጥር («ODAP») ሲሆን፣ በምዕራብ እስያ አገራት ብዙ ODAP የሌለውን ትውልድ ለማስገኘት የማራባት መርሀግብሮች እየተካሄዱ ነው። ^ https://www.croptrust.org/crop/grass-pea/"} {"id": "13043", "contents": "ቀይስር ኢትዮጵያ ውስጥ የሚሰራ የምግብ አይነት ሲሆን፣ የአትክልትም ዝርያ (ቀይ ስር፣ Beta Vulgaris) ነው። ደም ማነስ ላለባቸውም ሰዎች ጠቃሚ ምግብ ነው።"} {"id": "13055", "contents": "ህብስት ኢትዮጵያ ውስጥ የሚሰራ የምግብ አይነት ሲሆን፣ የሚሰራውም ከእንጀራ ነው። ህብስት ወይም ሙልሙል ገደድ ብሎ እንደተሰራው የጦር ሠራዊት ባርኔጣ ቅርጽ ያለው ለልጆች የቡሄ በአል ጊዜ እሆያያ ሆዬ ሲሉ የሚስጥ በጣም የሚጣፍጥ ትናንሽ ዳቦ ሲሆን አገጋገሩ ከድፎ ዳቦ አይለይም የሚስራውም ከስንዴ ዱቀት ነው።"} {"id": "13061", "contents": "ጁላይ (እንግሊዝኛ: July፣ ከሮማይስጥ Iulius /ዩሊዩስ/) በጎርጎርያን ካሌንዳር ውስጥ ሰባተኛው ወር ነው። በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር ይህ ወር የሰኔ መጨረቫና የሐምሌ መጀመርያ ነው። ይህ ወር ስሙን ያገኘው ከሮሜ አምባገነን ጁሊዩስ ቄሳር ነው። እሱን ለማክበር፣ የወሩ ስም ከ«ኲንቲሊስ» Quintilis («አምስተኛው ወር») በ36 ዓክልበ. ተቀየረ። ኲንቲሊስ ወይም «አምስተኛው ወር» የተባለው ያንጊዜ ማርች መጀመርያው ወር ስለሆነ ነው።"} {"id": "13085", "contents": "ሥነ-እንቅስቃሴ (mechanics) የሚባለው የፊዚክስ ጥናት ቁስ ነገሮች የጉልበት ግፊት ወይም ስበት ሲደረግባቸው ወይንም ከቦታ ቦታ ሲዘዋወሩ በከባቢያቸው ቁስ ላይ ምን አይነት ለውጥ ያመጣሉ ብሎ የሚያጠና የሳይንስ ዘርፍ ነው። ይህ የጥናት ዘርፍ ለስነ-ተፈጥሮ ትምህርት መሰርታዊ ከመሆኑ የተነሳ ከጥንት ዘመን ጀመሮ ሲጠና ኖሩዋል። በአሁኑ ጊዜ፣ ዘርፉ በዘመናት ሂድት ካካበተው የጎለመሰ ዕውቀት የተነሳ ብዙ የጥናት ዘርፎችን አካቶ ይዞ ይገኛል። ሆኖም ግን በእለት ተእለት በሚያጋጥሙን ቁሶች ዘንድ የሚካሄደውን የቁሶች ባህርይ በሚገባ የሚያስረዳው የሥነ-እንቅስቃሴ ዘርፍ በ16ኛው ክፍለ ዘመን በነበረው እንግሊዛዊ ኢሳቅ ኒውተን በሚገባ ተጠቃሎ ቀርቦአል። ምንም እንኳ ኢሳቅ ኒውተን ህጎቹን በራሱ ባያገኛቸውም፣ እሱ ግን በሚገባ በመፈረጅና ጥቅማቸውንም ጥራዝ ነጠቅ ባልሆነ መልኩ እንዴት እንደሚሰሩ በማሳየት አስገንዝቦ አልፎአል። በተለምዶ የኒውተን ህግ ተብለው የሚታወቁት 3ቱ የስነ-እንቅስቃሴ ህጎች እንሆ፦"} {"id": "13091", "contents": "ግብር በግብር ከፋዩ ማህበረሰብ ላይ የሚጣል እና በመንግስት ወይም ወእኩያ የግብር ሰብሳቢ ባለስልጣናት የሚሰበሰብ ክፍያ ነው። ይህም በማይከፍሉ ግለሰቦች ወይም ተቋማት ላይ ቅጣት ያስከትላል።"} {"id": "13115", "contents": "ቡኒ የቀለም አይነት ሲሆን የሞገድ ርዝመት የለውም ምክንያቱም ከተለያዩ ቀለማት የሚፈጠር ስለሆነ። ማለት የተለያዩ የሞገድ ርዝመት ያላቸው ቀለማት ሚስጦ ነው።"} {"id": "13127", "contents": "ፊታውራሪ ማለት በጥንቱ ዘመን ኢትዮጵያውያን ይጠቀሙበት የነበረው የማዕረግ አይነት ነው። ፊት + አውራሪ ከፊት ሆኖ የሚያዋጋ ፊትለፊት የሚገባ ሃይል የሚመራ ለውግያወይም ዘመቻ የሚያደርግ የሚሰጥ መአርግ"} {"id": "13133", "contents": "አፄ ማለት በጥንቱ ዘመን ኢትዮጵያውያን ይጠቀሙበት የነበረው የማዕረግ አይነት ነው። አፄ አምደ ጽዮን አፄ ዘርአ ያዕቆብ አፄ ፋሲል አፄ ቴወድሮስ አፄ ዮሐንስ አፄ ምኒልክ"} {"id": "13139", "contents": "ልዑል በኢትዮጵያ የነገሥታት ተወላጆች፤ የታላላቆች መሳፍንትና ባላባቶች የወንድ ፆታ የስም ቅጽል፣ ማዕርግ ሲሆን ትርጓሜውም ከፍ ያለ፤ በላይ የኾነ፣ ላይኛ፤ ከፍተኛ ማለት ነው። [1] ደስታ ተክለወልድ፤ «ዐዲስ ያማርኛ መዝገበ ቃላት»፤ አርቲስቲክ ማተሚያ ቤት (፲፱፻፷፪ ዓ/ም) ገጽ ፯፻፴፪"} {"id": "13145", "contents": "ቄስ የቤተ-ክርስቲያን አገልጋይ ሲሆን ከድቁንና በኋዋላ የሚመጣ ማዕረግ ነው።"} {"id": "13169", "contents": "ጥንጁት (otostegia integrifolia) በኢትዮጵያና በየመን ብቻ የሚበቅል እጽ ሲሆን ብዙ ጥቅም አለው። ባብዛኛው ግን የመጠጥ እቃዎችን እንደ ጋን እና ገምቦ ያሉትን ለማጠን የሚያገለግል ነው። ልብስም ለማጠን፣ በአንድም ሥነ ስርዓት እናትን በወለደችው በዐሥረኛው ቀን ለማጠን ያገልግላል። ጢሱም ለሳንባ ነቀርሳ ወይም ለማስታወክ በባህላዊ ሕክምና ተዝግቧል። የጥንጁት ቅጠል ጭማቂ በውሃ ለሆድ ቁርጠት ወይም ለመጋኛ ለማከም ሊጠጣ ይችላል። ለትኩሳት («ምች»)፣ የጥንጁትና የዳማ ከሴ ቅጠልና አገዶች፣ እንደ ጢስ መተንፈስ ያከማል። ወይም ደግሞ የጥንጁትና የዳማ ከሴ ቅጠላና አገዶች፣ የብሳናና የነጭ ባሕር ዛፍ ቅጠል፣ እና የፌጦ ዘር በውሃ ተፈልተው እንፋሎቱን መተንፈስ ለ«ምች» ያከማል። በኮረብቶች፣ በተወ መሬት፣ በስሜን ኢትዮጵያ (በጌምድር፣ ትግራይ) ተራ ቊጥቋጥ ነው። ^ አማራ ጌታሁን - SOME COMMON MEDICINAL AND POISONOUS PLANTS USED IN ETHIOPIAN FOLK MEDICINE March 1976 እ.ኤ.አ. ^ የፍቼ፣ ኦሮሚያ ባህላዊ መድሃኒት ጥናት 2006 ዓም ከዓቢዩ እኒየው እና ሌሎች፣ ጎንደርና አዲስ አበባ ኡኒቨርሲቲዎች ሥነ ፍጥረት ኮሌጆች ^ በደብረ ሊባኖስ ዙሪያ ያለው ሕዝብ መድሃኒታዊ እጾች እውቀናና ጥቅም 1998 ዓም ከጥላሁን ተክለሃይማኖት፣ ሚሩጸ ጊዳይ፣ ግርማይ መድኅን፣ ያለም መኮነን፣ አዲስ አበባ ዩኒቬርሲቴ፣ አክሊሉ ለማ ተቋም (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "13175", "contents": "የመስቀል ወፍ የተለያዩ የወፍ ዝርያወች በአንድነት የሚታወቁበት ስያሜ ሲሆን እነዚህ ወፎች፣ በተለምዶ እንደሚታወቀው፣ ከሌላ ቦታ የሚሰደዱ አይደሉም። ይልቁኑ ሃገር በቀል የሆኑ ዘሮች ናቸው። መስከረም ሲወጣ የመራቢያቸው ጊዜ ስለሆነ የተቃራኒ ፆታን ቀልብ ለመሳብ የላባቸው ቀለም ይቀየራል። በአዚህ ምክንያት አዲስ የመጡ ወፎች ይመስላሉ። ባጠቃላይ «የመስቀል ወፍ» የሚለው ቃል ለእንግሊዝኛ bishops, indigo-birds, whydah and widowbirds ተብለው ለሚታወቁት አራት አይነት ወፎች መጠሪያነት ሲያገለግል ከ10 በላይ ዝርያወችን በጥላው ስር ይይዛል። በንግሊዝኛ ዊዶው በርድ የምትባለው በእንግሊዝኛ ቢሾፕ የምትባለው በእንግሊዝኛ ቭሌጅ ኢንዲጎ የምትባለው"} {"id": "13193", "contents": "ዝንጅብል (ሮማይስጥ፦ Zingiber officinale) በግንዳቸው ላይ የምግብ ይዘታቸው የሚገኙ ተቀብሮ ግንድ ወይም ሪዞም ከሚባሉት የዕፅዋት ዓይነቶች የሚመደብ አትክልት ዝርያ ነው። በደጋ እና በእርጥብ ቦታዎች ዝንጅብል እንደ ቅመም ይታረሳል። ተቀብሮ ግንዱ፣ ባህላዊ ምግብ በምሥራት ተራ ቅመም እንደ ሆነ ሁሉ፣ ባጠቃላይ እንደ ሆድ ጭብጠት መድኃኒት ይታወቃል። ለሆድ ቁርጠት፣ ከፌጦ ጋራ ይኘካል። አንዳንዴም ስለ ጻዕሙ ከጫት ጋራ ይበላል። ^ አማረ ጌታሁን - SOME COMMON MEDICINAL AND POISONOUS PLANTS USED IN ETHIOPIAN FOLK MEDICINE March 1976 እ.ኤ.አ."} {"id": "13211", "contents": "ደጋ ደሴት ጎጃም ጣና ሐይቅ ውስጥ ከደቅ ደሴት በስተ ደቡብ ምስራቅ ትገኛለች። የደጋ እስጢፋኖስ ቤ/ክርስቲያንም የሚገኘውም በዚህ ደሴት ሲሆን ይኩኖ አምላክ፣ ቀዳማዊ ዳዊት፣ ዘርአ ያዕቆብ፣ ዘድንግል፣ ፋሲለደስና ባካፋ የተሰኙት ነገሥታት ከእንጨት በተስራ ኮፈናቸው ያረፉት እዚህ ነው። ^ R.E. Cheesman, \"Lake Tana and Its Islands\", Geographical Journal, 85 (1935)"} {"id": "13223", "contents": "ሞገድ ማለት በጊዜና በኅዋ ውስጥ የሚጓዝ ረብሻ ሲሆን አብላጫውን ጊዜ ይሄው ረብሻ የሚጓዘው ኃይልን ከአንድ ቦታ ወድ ሌላ ቦታ በማሻገር ነው። ሞገድ (ተንቀሳቃሽ ረብሻ) የሚያልፍበትን የቁስ አካል ሞለኪል በቋሚ ሁኔታ አቀማመጣቸውን አይቀይርም። ይልቁኑ እነዚህን ሞለኪሎች ባሉበት ቦታ በማርገብገብ በውስጣቸው ሰንጥቆ ያልፋል። ለምሳሌ ድምጽን ብንወስድ፣ በአየር ውስጥ ሲጓዝ የአየርን ጥቃቅን ክፍልፋዮች (ሞለኪሎች) አንዳቸው ባንዳቸው እንዲጋጩ በማድረግ ነው። ነገር ግን እነዚህ ሞለኪሎች ተጋጭተው በሄዱበት አይቀጥሉም። ይልቁኑ ከተጋጩ በኋላ በመፈናጠር ወደ ነበሩበት ይመለሳሉ። በዚህ አይነት መንገድ ሞገዱ ሰንጥቆ ሲያልፍ ነገር ግን አየሩ እነበረበት እንዳለ ይቀጥላል ማለት ነው። በሌላ ምሳሌ ለማየት የሳፋ (ጢሽት) ውሃ ላይ ቆርኪ ብናስቀምጥና ውሃው ላይ የውሃ ጠብታ ብናደርግ፣ ውሃው ገጽታ ላይ የምናየው ሞገድ ክብ እየሰራና እየሰፋ ወደ ሳፋው (ጢሽቱ) ዳር ቢሄድም፣ ቆርኪው ግን ሞገዱ ሲያልፈው ወደላይና ወደታች ከመዋዥቅ በቀር አብሮ ከሞገዱ ጋር ወደ ዳር አይሄድም። ባጠቃላይ መልኩ ማንኛውም በቁስ ውስጥ የሚያልፍ ሞገድ ኃይልን ከማስተላለፍ ውጭ በምንም አይነት መጠነ ይዘትን አያስተላልፍም። እኒህ በቁስ አካል ውስጥ የሚያልፉ ሞገዶች መካኒካል ሞገድ ይሰኛሉ። ያለ ቁስ አካል መተላለፍ የሚችሉም ሞገዶች አሉ። ማለት ከመሬት ውጭ ባለው አየር በሌለበት ኅዋ ውስጥ የሚያልፉትን አይነት ማለት ነው። ከነዚህ ውስጥ ብርሃን አንዱ ነው፣ አለዚያ የፀሐይ ጨረር ከምድር አይደርስም ነበር።። ብርሃን እራሱ ኮረንቲና ማግኔት ማዕበል የተሰኙት የሞገድ ዝርያወች አባል ነው። ይህ ዝርያ እንግዲህ ኤክስ ሬይን አንስታይ ቀይን ተባታይ ወይን ጠጅ የተባሉትን ሁሉ ይጠቀልላል። የሚንቀሳቀሱትም የኮሬንቲ እና ማግኔት ጠባያቸውን በቋሚ ጊዜ በማርገብገብ ነው። ሌላው እስካሁን ድረስ በቀጥታ ማስረጃ ያልተገኘለት የሥበት ሞገድ የተሰኘውም ምንም ቁስ በሌለበት ኅዋ ውስጥ እንደ ብራሃን እንዲጓጓዝ ይታመናል። (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "13265", "contents": "ገበጣ ኢትዮጵያ ውስጥ የተለመደ ጨዋታ ነው። እንደ ቼስ ና ዳማ በጠፍጣፋ ገበቴ ላይ ሁለት ሰወች የሚጫወቱት የጨዋታ አይነት ነው። በግብጦሽ ህግ መሰረት ገበቴው ላይ 18 ጉድጎዶች ሲኖሩ የተወሰኑ ጠጠሮችም በየጉድጘዱ ይቀመጣሉ። የጨዋታው አላማ እንግዲህ የባላጋራን ጠጠሮች መብላት ነው። የባላጋራ ጠጠሮች ዜሮ ሲቀሩ ያንጊዜ አሸነፍን ይባላል። ስዕሉ የሚያሳየው 3 ረድፍ ያለው ገበጣ ይሁን እንጂ ባለ ሁለት ረድፍ ብቻም አለ።hዳብናሕግ [[መደብ:]] ይህን ጨዋታ በኢንተርኔት መጫወት ይቻላል እዚህ ላይ ^ http://www.ethnoludie.com/index_en.html"} {"id": "13277", "contents": "አወና አይደለም የአይምሮ ጨዋታ ሲሆን፣ አንድ ሰው እንደጠያቂ ይመደብና ሌሎቹን ሰወች \"አዎ\" እንዲሉ ይገፋፋል ማለት ነው። \"አዎ\" ያለው ሰው ከጨዋታ ውጭ ይሆናል ማለት ነው። ጠያቂው የፈለገውን ጥያቄ መጠየቅ ይችላል። ለምሳሌ፡ \"ስንት ወንድሞች አሉህ?\" ሊለው ይችላል። ተጠያቂው ሁለት ወንድም ካለው \"ሁለት\" ይላል። ጠያቂው \"ሁለት ወንድሞች አሉህ?\" ብሎ እንደማረጋገጥ አስመስሎ ይጠይቀዋል። እዚህ ጋር ነው እንግዲህ- ተጠያቂው \"አዎ\" ካለ ጉዱ ፈላ! ከጨዋታው ይወጣል። እንደምንም ብሎ \"አሉኝ\" ወይም \"ሁለት!\" ብሎ ወይም ሌላ ቃል በመጠቀም ማረጋገጥ አለበት እንጂ፡ በፍጹም \"አዎ\" ማለት የለበትም። ጨዋታው ከማዝናናቱም በላይ፡ የፈለጉትን መርጦ መናገር እንጂ ተገፋፍቶ አለመናገርን ለማለማመድ ጠቃሚ ሳይሆን አይቀርም።"} {"id": "48580", "contents": "«የጆሮ ጠቢ ሰው የተማመኑትን ወዳጆች ያለያያል » የመጽሐፍ ቅዱስ (የንጉሥ ሠሎሞን) ምሳሌ ነው። (መጽሐፈ ምሳሌ 16:28) «ጠማማ ሰው ጥልን ይዘራል፤ ጆሮ ጠቢ ሰው የተማመኑትን ወዳጆች ይለያያል።»"} {"id": "48598", "contents": "ፔጊ ዚና (ግሪክኛ፦ Πέγκυ Ζήνα) (1975 እ.ኤ.አ.፣ አቴና፣ ግሪክ) የግሪክ ዘፋኝ ነች። 1995፥ Πέγκυ Ζήνα 1998፥ Ανέβαινες 2001፥ Ένα χάδι 2002፥ Βρες ένα τρόπο 2003፥ Μαζί σου 2004፥ Ματώνω 2005፥ Νόημα 2006፥ Ένα 2007፥ Τρέξε 2008፥ Βest of+ 2009፥ Το πάθος είναι η αφορμή 2010፥ Ευαίσθητη ή λογική www.peggyzina.com"} {"id": "14183", "contents": "ሀሰተኛ ሲናገር ይታወቃል ስሱ ሲበላ ይታነቃል የአማርኛ ምሳሌ ነው። -"} {"id": "14201", "contents": "ጥር ፯ ቀን፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻፳፯ ኛው ዕለት ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በዘመነ ዮሐንስ ፪፻፴፱ ዕለታት ሲቀሩ፤ በዘመነ ማቴዎስ፤ ማርቆስ እና ሉቃስ ደግሞ ፪፻፴፰ ዕለታት ይቀራሉ። ፲፱፻፴፮ ዓ.ም. ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ፣ በአዲስ አበባ አዲስ የተሠራውን የመንበረ ፀባዖት ቅድስት ሥላሴን ቤተ ክርስቲያን መርቀው፣ በአምስቱ ዓመት የፋሺስት ጣሊያን ወረራ ወቅት ሰማዕት የኾኑ አርበኞችን ዐፅም አገቡ። ፳፻፪ ዓ.ም. የፀሐይ ግርዶሽ በአዲስ አበባ ሰማይ ጧት ላይ ታየ፡፡ ሪፖርተር፣ ኪንና ባህል - “ሳምንቱ በታሪክ”"} {"id": "14207", "contents": "ሀሰት አያድንም መራቆት መልክ አያሳምርም የአማርኛ ምሳሌ ነው። - ውሽት መጨረሻው ጥፋት ነው።"} {"id": "14213", "contents": "ሀሳብና መንገድ ማለቂያ የለውም የአማርኛ ምሳሌ ነው። - ጠባብ አይምሮን የሚቃወም ይልቁኑ ሃሳብ እንደባህር ሰፊና ሰፋ ያለ አይምሮ አስፈላጊ እንደሆነ የሚያሳይ ነው።"} {"id": "14219", "contents": "ሀ ባሉ ተዝካር በሉ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ትርጉም፦ ትንሽ በሠሩ ብዙ እንደ ሠሩ ተቆጥሮላቸው ተጠቀሙ። ምንጭ፦ አዲሱ የምሳሌያዊ አነጋገሮች መጽሐፍ፣ ገጽ 13"} {"id": "13415", "contents": "ነጥብ ማለት ይዘት፣ ስፋት ሆነ ርዝመት የሌላት በኅዋ ውስጥ ተንጣላ የምትገኝ የቦታ ጠቋሚ ናት። በዚህ ምክንያት ነጥብ ዜሮ ቅጥ አላት ይባላል።"} {"id": "48826", "contents": "የባዬ ስጋጃ በባዬ፣ ፈረንሳይ የሚቀመጥ ስጋጃ ነው። ስጋጃው ከ1056 እስከ 1058 ዓም ድረስ፣ እስከ ሄስቲንግዝ ውግያ ድረስ የኖርማንዲ መስፍን («ዊሊያም አሸናፊ») ኢንግላንድን ለመውረር ያደረጋቸውን እርምጆች ያሳያል። ከዚሁም ዘመቻ ቀጥሎ ቀዳማዊ ዊሊያም ተብሎ የኢንግላንድ ንጉስ ሆነ፤ የኢንግላንድም ስራ ቋንቋ ለጊዜው ኖርማንኛ ፈረንሳይኛ ሆነ። የስጋጃው ጽሑፍ ቋንቋ ሮማይስጥ ነው። በጥር 2010 ዓም የፈረንሳይ ፕሬዝዳንት ኤማንዌል ማክሮን ስጋጃውን ለመጀመርያው ጊዜ ለዩናይትድ ኪንግደም ለአራት አመት እንዲያበድረው አስታወቀ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "48862", "contents": "ፓፓ ፍራንሲስኮስ ወይም ፖፕ ፍራንሲስ፣ ልደት ስም ሖርጌ ማሪዮ ቤርጎልዮ (1929 ዓም አርጀንቲና ተወለዱ) ከ2005 ዓም ጀምሮ የሮሜ ፓፓ ወይም የሮማን ካቶሊክ መሪ ናቸው።ከ 2013 (አውሮፓውያን) ጀምሮ የካቶሊክ ቤተክርስቲያን መሪ እና የቫቲካን ከተማ ግዛት ሉዓላዊ ገዥ ናቸው። ፍራንሲስ የኢየሱስ ማኅበር አባል ለመሆን የመጀመሪያው ጳጳስ ነው፣ የመጀመሪያው ከአሜሪካ፣ የመጀመሪያው ከደቡብ ንፍቀ ክበብ፣ በ 8ኛው መቶ ክፍለ ዘመን ከገዛው ሶርያዊ ጎርጎርዮስ ሳልሳዊ በኋላ ከአውሮፓ ውጪ የመጀመሪያው ጳጳስ ነው። በቦነስ አይረስ፣ አርጀንቲና የተወለደው ቤርጎሊዮ በወጣትነት ጊዜ የኬሚስትነት ሙያ ከማሰልጠን በፊት በምግብ ሳይንስ ላብራቶሪ ውስጥ በቴክኒሻንነት ከመስራቱ በፊት በባውንተርነት እና በፅዳት ሰራተኛነት ለተወሰነ ጊዜ ሰርቷል። ከከባድ ሕመም ካገገመ በኋላ በ1958 የኢየሱስ (የጀሱሳውያን) ማኅበር አባል ለመሆን ተነሳሳ። በ1969 የካቶሊክ ቄስ ሆኖ ተሹሟል፤ ከ1973 እስከ 1979 በአርጀንቲና ውስጥ የየየሱሳውያን ጠቅላይ ግዛት የበላይ ሆኖ ተሾመ። እ.ኤ.አ. በ1998 የቦነስ አይረስ ሊቀ ጳጳስ ሆኑ እና በ2001 በርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዮሐንስ ጳውሎስ ዳግማዊ ካርዲናል ፈጠሩ። በታህሳስ 2001 በአርጀንቲና በተፈጠረው ሁከት የአርጀንቲና ቤተ ክርስቲያንን መርተዋል። የኔስቶር ኪርችነር እና የክርስቲና ፈርናንዴዝ ደ ኪርችነር አስተዳደሮች እንደ ፖለቲካ ተቀናቃኝ አድርገው ይመለከቱት ነበር። እ.ኤ.አ. ለአሲሲው ቅዱስ ፍራንሲስ ክብር ሲል ፍራንሲስን የጵጵስና ስም አድርጎ መረጠ። በአደባባይ ህይወቱ በሙሉ፣ ፍራንሲስ በትህትናው፣ በእግዚአብሔር ምህረት ላይ አፅንዖት በመስጠት፣ በአለም አቀፍ ደረጃ እንደ ጳጳስ ታይነት፣ ለድሆች ተቆርቋሪነት እና በሀይማኖቶች መካከል ውይይት ለማድረግ ባለው ቁርጠኝነት ይታወቃሉ። ለጵጵስናው ከቀደምቶቹ ያነሰ መደበኛ አቀራረብ እንደነበረው ይነገርለታል፡ ለምሳሌ ቀደምት ሊቃነ ጳጳሳት ይገለገሉበት በነበረው የሐዋርያዊ ቤተ መንግሥት የጳጳሳት አፓርታማዎች ውስጥ ከመኖር ይልቅ በዶሙስ ሳንክታ ማርቴ የእንግዳ ማረፊያ ውስጥ መኖርን መርጧል። ፍራንሲስ ውርጃን፣ ቀሳውስትን አለማግባትን እና የሴቶችን መሾም በተመለከተ የቤተክርስቲያኗን ትውፊታዊ አመለካከቶች ይጠብቃሉ፣ ነገር ግን በዲቁናነት ዕድል ላይ ውይይት ጀምሯል እና ሴቶችን በሮማን ኪዩሪያ የዲያስትሪክት ሙሉ አባላት አድርጓል። ቤተክርስቲያኑ ለኤልጂቢቲ ማህበረሰብ አባላት የበለጠ ክፍት እና እንግዳ ተቀባይ መሆን እንዳለባት ይጠብቃል። ፍራንሲስ ያልተገራ የካፒታሊዝም እና የነፃ ገበያ ኢኮኖሚክስ፣ የፍጆታ ተጠቃሚነት እና ከመጠን በላይ እድገትን የሚተቹ እና በአየር ንብረት ለውጥ ላይ እርምጃ እንዲወስዱ ተሟጋቾች የሉዳቶ ሲ' አዋጅ የጵጵስና ስልጣናቸው ትኩረት ነው። በአለምአቀፍ ዲፕሎማሲ, በዩናይትድ ስቴትስ እና በኩባ መካከል ሙሉ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነቶችን ለማደስ እና በአውሮፓ እና በመካከለኛው አሜሪካ የስደተኞች ቀውሶች ወቅት የስደተኞችን ጉዳይ ደግፏል."} {"id": "48898", "contents": "ለስዊድን ከተማ፣ ኪል፣ ስዊድንን ይዩ። ኪል (ጀርመንኛ፦ Kiel) (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "14495", "contents": "ሆድ ለባሰው ቢላዋ አታውሰው የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሆድ ለባሰው ቢላዋ አታውሰው የአማርኛ ምሳሌ ነው። በችግር ላይ ላለ ሰው የበለጠ ችግር የሚፈጥርለት ነገር አታድርግ"} {"id": "14501", "contents": "ሆድ ባዶን ይጠላል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሆድ ባዶን ይጠላል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የጥቅምን/ምግብን አስፈላጊነት የሚያሳይ ይመስላል"} {"id": "14513", "contents": "ሆድ ያበላውን ያመሰገናል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሆድ ያበላውን ያመሰገናል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ውሻ በበላበት ይጮሃል ከሚለው አባባል ጋር ተመሳሳይነት አለው"} {"id": "14543", "contents": "ጠላትህን ውሀ ሲወስደው እንትፍ ብለህ ጨምርበት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ጠላትህን ጉዳት ሲደርስበት ጨምርበት ይመስላል ምክሩ። ጠላትህን ውደደው"} {"id": "14549", "contents": "ጤፍ ከዘመዷ ጎታ ትሞላ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ጤፍ ከዘመዷ ጎታ ትሞላ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የመተባበርን ሃይል የሚገልጽ ይመስላል። ድር ቢያብር አንበሳ ያስር ከሚለው ጋር ይሄዳል።"} {"id": "50914", "contents": "የልጅ እያሱ እናት ወ/ሮ ሸዋረጋ ምኒልክ ማን ናቸዉ? . --- ወይዘሮ ሸዋረጋ ምኒልክ በ 1859 ዓ.ም ከአባታቸዉ ዳግማዊ አፄ ምኒልክ እና ከእናታቸዉ ወይዘሮ ደስታ ወለዱ። --- ዳግማዊ አፄ ምኒልክ ከወሎ ህዝብ ጋር በደም ለመተሳሰር ልጃቸዉን ወይዘሮ ሸዋረጋ ምኒልክ በሀያ አምስት አመቷ 1884 ዓ.ም ለወሎው ገዢ ራስ ሚካኤል አሊ ዳሩለት። --- ወይዘሮ ሸዋረጋ ምኒልክ እና የራስ ሚካኤልን ትዳር ሁለት ልጆችን ያፈራ ሲሆን የመጀመሪያ ልጃቸዉን በጥር 25 ቀን 1888 ዓ.ም አቤቶ እያሱ ሚካኤልን እና የጎጃሙን ገዢ ንጉስ ተ/ሃይማኖት ተሰማን ልጅ በዛብህ ተ/ሃይማኖት ተሰማ የትዳር አጋር የሆኑት ወይዘሮ ዘነበወርቅ ሚካኤልን ወልደዋል። --- ወይዘሮ ሸዋረጋ ምኒልክ ልጅ ኢያሱ በተወለዱ በሦስተኛ ወራቸው በወርሀ ሚያዚያ ሞቱ። ይህን ጊዜ ራስ ሚካኤል (በወቅቱ ራስ ነበሩ) ከዳግማዊ ምኒልክ ጋር ለመላቀስ ከደሴ ወደ ሸዋ መጥተው በእንጦጦ ቤተ መንግሥት ከአማቻቸው ጋር ኀዘን ተቀመጡ፡፡ በወቅቱ በልጅ እያሱ እና በተፈሪ መኮነን(አፄ ሀይለስላሴ) መካከል የነበረዉ ዉጥረት ይታወቅ ስለነበረ ከተፈሪ ወገን የነበረች አንዲት የሸዋ አልቃሽ...... “ምነው በቀረባት የወሎ ጋብቻ፣ የወሎ ግዛት፣ ግሸን ወድቃ ቀረች የሸዋ እመቤት”........"} {"id": "13571", "contents": "ኪሮስ ዓለማየሁ (፲፱፻፵፰ ዓ.ም. ተወለደ) ታዋቂ ኢትዮጵያዊ ዘፋኝ የነበረ ሲሆን ብዙ ዘመናዊ የትግርኛ ሙዚቃ ሥራዎችን በማቅረብ ይታወቃል። ኪሮስ ዓለማየሁ በ፲፱፻፵፰ ዓ.ም. በትግራይ ተወለደ። ኪሮስ የመጀመሪያና የሁለተኛ ደረጃ ትምህርቱን እንዳጠናቀቀ በዓፄ ዮሐንስ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ለ፫ ዓመታት በመምህርነት አገልግሏል። ከዚያም ለሙዚቃ ባለው ዝንባሌ በራሱ ግጥም ደራሲነት የትግርኛ ጨዋታዎችን ለሰፊው ሕዝብ በማቅረብ እና በክራር ተጫዋችነቱ ከፍተኛ ተወዳጅነትን አግኝቷል። ኪሮስ በ፲፱፻፸፭ ዓ.ም. በራስ ቲያትር ቤት ተቀጥሮ ከመስራቱ በፊት የትግራይ ክ/ሀገር የኪነት ቡድን ረዳት አሰልጣኝ ሆኖ አገልግሏል። ኪሮስ በሀገር ውስጥ ከሚጫወታቸው አዝናኝ የትግርኛ ዘፈኖች በተጨማሪ ከሌሎች የሥራ ባልደረቦቹ ጋር በመሆን በውጭ ሀገር ማለትም በሊቢያና በመካከለኛው ምሥራቅ ኢትዮጵያን በመወከል ተዘዋውሮ ሠርቷል። ^ ሀ ለ ሐ ናሽናል ቢብሊዮግራፊ ቡድን፣ የአንጋፋ አርቲስቶች መዝገበ የሕይወት ታሪክ፣ መጋቢት ፳፻፣ ገጽ 30 (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "13589", "contents": "ጌታቸው ካሳ የኢትዮጵያ ታዋቂ ዘፋኝ ሲሆን ብዙ ዘመናዊ የሙዚቃ ስራወችን በማቅረብ ይታወቃል።"} {"id": "14651", "contents": "መስከረም ፲፰ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፲፰ኛው ዕለት ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በዘመነሉቃስ ፫፻፵፰ ዕለታት ሲቀሩ፤ በዘመነ ዮሐንስ ፣ ማቴዎስ እና ማርቆስ ደግሞ ፫፻፵፯ ዕለታት ይቀራሉ። ፲፱፻፲፯ ዓ/ም - ሁለት የአሜሪካ የጦር አየር ዠበቦች፣ ለመጀመሪያ ጊዜ የዓለምን ዙሪያ በአየር በረራ በመቶ ሰባ አምሥት ቀን ካከናወኑ በኋላ ሲያትል ላይ አረፉ። ፲፱፻፳፩ ዓ/ም - ዓለቃ እስክንድር ፍሌሚንግ (Sir Alexander Fleming) የተባለ ሰው ፔኒሲሊን አገኘ። ፲፱፻፶፫ ዓ/ም - ማሊ እና ሴኔጋል የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት አባላት ሆኑ። ፳፻፩ ዓ/ም - በጅጅጋ ከተማ \"አንድነት\" በተባለ ሆቴል በተከሰተ ፍንዳታ አራት ሰዎች ሲሞቱ አስር ሰዎች ቆስለዋል። ፲፱፻፷፫ ዓ/ም - በአፍሪቃ አኅጉር ላይ የመጀመሪያውን ወታደራዊ መፈንቅለ መንግሥት ያካሄዱት የግብጽ ሁለተኛ ፕሬዚደንት የነበሩት ኮሎኔል ጋማል አብደል ናስር አረፉ። ፲፱፻፸፩ ዓ/ም - በሮማው የቅዱስ ጴጥሮስ መንበር በፓፓነት የተመረጡት ቀዳማዊ ዮሐንስ ጳውሎስ በተመረቁ በ ሰላሳ ሦስት ቀናቸው ሞቱ። (እንግሊዝኛ) http://en.wikipedia.org/wiki/September_28 (እንግሊኛ) http://www.nytimes.com/learning/general/onthisday/20090928.html"} {"id": "14675", "contents": "ይህ ካርታ በ1905 እ.ኤ.አ. ወይም በ1897 ዓ.ም. ተሠራ። ^ Meyer, Hermann Julius (1826–1909); Bibliographisches Institut Leipzig"} {"id": "50962", "contents": "ግቢው በእንግሊዝ ንጉሠ ነገሥትም ሆነ በአሜሪካ ልማዳዊ የመለኪያ አሠራሮች ውስጥ 3 ጫማ ወይም 36 ኢንች ያካተተ የእንግሊዝኛ ርዝመት ነው ። 1,760 ያርድ ከ 1 ማይል ጋር እኩል ነው ። ከ 1959 ጀምሮ በትክክል 0.9144 ሜትር ያህል ደረጃውን የጠበቀ በዓለም አቀፍ ስምምነት ነው ። (የአሜሪካ ጥናት ቅጥር ግቢ በጣም ትንሽ ረዘም ያለ ነው) ።"} {"id": "14837", "contents": "ለራሱ ጥላ ለእግሩ ከለላ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ለራሱ ጥላ ለእግሩ ከለላ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ለራሱ ጥላ ለእግሩ ከለላ የአማርኛ ምሳሌ ነው። አለኝታ መከታ፣ ጋሻ። ምንጭ፦ አዲሱ የምሳሌያዊ አነጋገሮች መጽሐፍ፣ ገጽ ፳"} {"id": "14843", "contents": "ለራስ ቢያወሩ ለቅንቅን ይዘሩ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "51034", "contents": "ቢግ ማክ የሃምበርገር ዓይነት ሲሆን በፈጣን ምግብ ቤቱ ማክዶናልድስ የሚሸጥ ነው። ሃምበርገሩ ለመጀመሪያ ጊዜ የተፈጠረው በ1960 ዓ.ም. በአሜሪካዊው ጅም ዴልጋቲ ነበር። ሁለት የተፈጨ የበሬ ስጋ ክቦችን፣ ሰላጣ ቅጠል፣ ዓይብ፣ ሽንኩርት፣ ፒክልስ እና ሶስት የሰሊጥ ጠፍጣፋ ዳቦዎችን ከማዋዣ የቢግ ማክ ሶስ (መረቅ) ጋር ይይዛል። ቢግ ማክ በአሁኑ ዘመን በአለም ዓቀፍ ደረጃ ከፍተኛ ተወዳጅነት በማግኘቱ ዘ ኢኮኖሚስት የተሰኘው የሥነ ንዋይ ጋዜጣ በያመቱ ቢግ ማክ ኤንዴክስ የተባለ መረጃ ያትማል። ቢግ ማክ በያገሩ የሚሸጥበትን ዋጋ በማዎዳደር፣ የየአገሩን የኑሮ ውድነት ለማነጻጻር ይጠቀምበታል።"} {"id": "14783", "contents": "ለመነኩሴ መልካም ሎሌ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ለመነኩሴ መልካም ሎሌ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ለመነኩሴ መልካም ሎሌ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ለነፍሱ ያደረ ጨዋ ረዳት አያጣም። ምንጭ፦ አዲሱ የምሳሌያዊ አነጋገሮች መጽሐፍ፣ ገጽ ፲፰"} {"id": "14855", "contents": "ለሰው ልጅ ሲያበሉ ለውሻ ልጅ ያብሉ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "49072", "contents": "ስዋሰው sewasew.com በ[[አማርኛ]]፣ [[ትግርኛ]]፣ [[ኦሮምኛ]]ና [[እንግሊዝኛ]] የሚጻፍ የሥነ እውቀት ድረ ገጽ ነው። አላማው ስለ አፍሪካ ማንኛውም መረጃ ለማቅረብ ሲሆን፣ ማንም ሰው በኢንተርኔት በኩል አባል ሊሆንና መሳተፍ ይችላል። ማንም ሰው በኢንተርኔት ሊሳተፍ ስለሚችል በዚህ ረገድ እንደ ውክፔዲያ ይመስላል፤ የቀረቡት መጣጥፎችና መረጆች ግን በዊኪ መሻሻያ መርሃግብር ውስጥ ሳይሆኑ፣ በተለመደው ጥያቄና መልስ ብሎግ ፎርማት ነው። የመስራች ሶፍትዌር ባለሙያዎች እንደ ገለጹ፦ «የሰዋስው አባላት ህልም ማንኛውም ሰው በቀላሉ ሊያገኘው እና በራሱ ቋንቋ ሊጠቀመው የሚችል መድረክ መፍጠር ነው። የሰዋስው አባላት ህልም፣ አጠቃቀሙ ቀላል የሆነ እና ከተለያዩ መገልገያዎች ላይ በቀላሉ መጠቀም የሚችሉት መገልገያ መስራት ነው። በመጨረሻም፣ ሰዋስው አድጎ እና ተመንድጎ ማንኛውም አፍሪካዊ የሆነ መረጃ መገኛ ቦታ እንዲሆን ነው።» ሰዋስው ድረ ገጽ"} {"id": "14825", "contents": "ለምን ያለው ስልቻውን ጫን ያለው ኮርቻውን አያጣም የአማርኛ ምሳሌ ነው። አንድን ነገር ለመስራት ከተነሳሳን በርግጥም አስፈላጊ ነገሮችን የማግኘት እድላችን ከፍተኛ ነው። ይህም የሚያበረታታ ተረትና ምሳሌ ነው።"} {"id": "14891", "contents": "ለቀማኛ የለውም እጅ ለበቅሎ የለውም ልጅ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "14897", "contents": "ለቁንጫ ለምጽ ያወጣል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "14909", "contents": "ለቤት ሳማ ለውጭ ቄጤማ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሳማ የሚለባለብ አትክልት ነው። ቤት ውስጥ መግባት የለበትም። ቄጤማ ደግሞ ቤት ውስጥ የሚነጠፍ የሳር አይነት ነው።"} {"id": "3119", "contents": "ነሐሴ 19 ቀን: ብሔራዊ በዓል በዩሩጓይና በፊልፒንስ... 1791 - ስልጣን ለመያዝ ናፖሌዎን ከግብፅ ወደ ፈረንሳይ ወጣ። 1806 - የእንግሊዝ ጭፍሮች በጦርነት ዋሺንግቶን ዲሲ ገብተው ዋይት ሃውስን አቃጠሉ። 1850 - በሪችሞንድ ቪርጂኒያ 90 ጥቁሮች ትምህርት ስለተማሩ ታሰሩ። ፲፰፻፺፰ ዓ/ም - በአዲስ አበባ እና በአካባቢዋ የተከሰተ የመሬት እንቅጥቅጥ ሕዝቡን ክፉኛ አሸብሮ ዋለ። 1912 - ፖሎኝ በዋርሳው ውጊያ በሩሲያ ቀይ ጭፍሮች ላይ ያሸነፋል። 1936 - ፓሪስ ከተማ በጓደኞች አርበኞች ከጀርመን ነጻ ወጣች። 1981 - ቮየጀር የተባለ ሰው ሰራሽ መንኮራኩር በኔፕቱን ፈልክ አለፈ። 1995 - 52 ሰዎች በሙምባይ ህንደኬ በእስላም ታጣቂዎች ቦምብ ተገደሉ።"} {"id": "3125", "contents": "ነሐሴ ፳፭ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፫፻፶፭ ኛው ዕለት ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በዘመነሉቃስ ፲፩ ዕለታት ሲቀሩ፤ በዘመነ ማቴዎስ፤ ማርቆስ እና ዮሐንስ ደግሞ ፲ ዕለታት ይቀራሉ። ፲፱፻፵፱ ዓ/ም የቀድሞዋ ማላያ (የአሁኗ ማሌዢያ) ነጻነቷን ከብሪታንያ ተቀዳጀች። ፲፱፻፶፬ ዓ/ም ትሪንዳድ እና ቶባጎ የሚባሉት የካሪቢያ ባሕር ደሴቶች ነጻነታቸውን ከብሪታንያ ተቀዳጁ። ፲፱፻፹፫ ዓ/ም የኪርጊዝስታን ሪፑብሊክ ከሶቪዬት ሕብረት ሥር ነጻ ወጣች። ፲፱፻፹፬ ዓ/ም በኮንጎ ሪፑብሊክ በተካሄደው ዴሞክራሲያዊ ምርጫ ፓስካል ሊሱባ በፕሬዚዳንትነት ተመረጡ። ፲፱፻፹፱ ዓ/ም የብሪታንያ አልጋ ወራሽ የልዑል ቻርልስ ባለቤት ዲያና የዌልስ ልዕልት በመኪና አደጋ ፓሪስ ከተማ አረፉ። ፳፻ ዓ/ም በመሐንዲስ ኃይሉ ሻውል የሚመራው መስከረም ፲፬ ቀን ፲፱፻፺፰ ዓ/ም የተዋሐደው ቅንጅት ለአንድነትና ለዴሞክራሲ ፓርቲ ስሙን በመለወጥ የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት ተብሎ ተሰየመ፡፡ ፲፱፻፷፩ ዓ/ም የዓለም የከባድ ሚዛን የቡጢ ውድድር መደብ ቻምፒዮና የነበረው ኢጣልያ አሜሪካዊው ሮኪ ማርሲያኖ አረፈ። ፲፱፻፹፱ ዓ/ም የብሪታንያ አልጋ ወራሽ የልዑል ቻርልስ ባለቤት ዲያና የዌልስ ልዕልት በመኪና አደጋ ፓሪስ ከተማ አረፉ። (እንግሊዝኛ) http://en.wikipedia.org/wiki/August_31 (እንግሊዝኛ) http://news.bbc.co.uk/onthisday/hi/dates/stories/august/31/default.stm (እንግሊዝኛ) http://www.history.co.uk/this-day-in-history/August-31.html;jsessionid=CBF11941F0EA3C231E20DEA801A4CCD1.public1"} {"id": "49168", "contents": ""} {"id": "16049", "contents": "ሹም ሲቆጣ ማር ይዞ እደጁ ደስ ሲለው ማር ይዞ እደጁ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "16055", "contents": "ሹምና ጥጥ እያደር ይከብዳል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "49246", "contents": "ሚታኒ ከ1507 እስከ 1288 ዓክልበ. ግድም በስሜን ሶርያ፣ ስሜን ሜስጶጦምያና ደቡብ አናቶሊያ የቆየ ጥንታዊ መንግሥት ነበረ። ሚታኒ ደግሞ በኬጥኛ ሑሪ፣ በግብጽኛ መተኒ ወይም ናሐሪን፣ በአካድኛ ሐኒጋልባት ይባል ነበር። ከጎረቤቶቻቸው ከኬጥያውያን፣ ጥንታዊ ግብጽና አሦር ጋራ ይታገሉ ነበር፤ በመጨረሻ በ1307 ዓክልበ. ግድም ለአሦር መንግሥት ወደቆ ተገዥ ሆነ። የያምኻድና የባቢሎን መንግሥታት በ1508-7 ዓክልበ. ለኬጥያውያን መንግሥት ንጉሥ 1 ሙርሲሊ በወደቁበት ጊዜ ያህል በሑራውያን ብሔሮች መካከል የሚታኒ መንግሥት በኪርታ እንደ ተመሠረተ ይታመናል። ሆኖም የግብጽ ፈርዖን 1 ቱትሞስ ከዚያ ትንሽ በፊት (1512 ዓክልበ.) ከኤፍራጥስ ወንዝ ማዶ በ«ናሓሪን» ላይ ዘምቶ ነበርና በአንዱ ጽሑፍ «መታኒ» ሲል ከዚህ ዘመቻ እንደ ሆነ ይታመናል፤ ቀደም-ተከትሉ እንዲህ ከሆነ ምናልባት ኪርታና የሚታኒ ባለሥልጣናት ከሙርሲሊ ዘመቻ በፊት በሑራውያን አገር ወይም ሐኒጋልባት ተመሠረቱ። «ናሓሪን» የሚለው ግብጽኛ ስያሜ ደግሞ በእብራይስጥ መጽሐፍ ቅዱስ አራም-ናሓራይም (አረማይክ ናሓራይን ወይም «ኹለት ወንዞች») ይታያል። እንዲሁም በኪርታ ዘመን ያሕል የአራም-ናሓራይም ወይም እንደ ግሪክኛው የ«መስጴጦምያ» ንጉሥ ኲሰርሰቴም እስራኤልን አሸንፎ ለስምንት አመት እንደ ገዛ ይለናል (መጽሐፈ መሣፍንት 3:8)። «ኲሰርሰቴም» የሚለው ከዕብራይስጥ ስድብ ስለ ተዛበ ትክክል የንጉሥ ስም አይታስብምና የዚህ «ኲሰርሰቴም» መታወቂያ በእርግጡ ገና አልተፈታም። የሚታኒ ሥርወ መንግሥት አለቆች የሕንዳዊ-ኢራናዊ ቋንቋ ተናጋሪዎች እንደ ነበሩ ይመስላል፤ ከቋንቋቸው የታወቁት ጥቂት ቃላትና ስሞች እንደ ሳንስክሪት፣ የጣኦታቸውም ስሞች ደግሞ እንደ ርግ ቬዳ ጣኦቶች ይመስላሉ። ከዚህ የተነሣ የሚታኒ ባለሥልጣናት በኋላ ሜዶንና ማዳይ ከተባለው አካባቢ (አሁን አዘርባይጃንና ስሜን ፋርስ) የደረሱ መስፍኖች እንደ ነበሩ ይታስባል። የገዙአቸው ተራ ሕዝቦች ቋንቋ ግን ሑርኛ ሲሆን በጊዜ ላይ አለቆቹም ሑርኛ ይናገሩ ነበር። ኪርታ 1507-1497 ዓክልበ."} {"id": "49258", "contents": "ቴኔሪፌ ከካናሪያስ ደሴቶች ሰባት ደሴቶች መሃል ትልቁ ደሴት ነች።"} {"id": "18653", "contents": "ወሓከ ዴ ዋሬዝ (እስፓንኛ፦ Oaxaca de Juárez) የወሓካ፣ ሜክሲኮ ከተማ ነው። ኋሽያካክ ተብሎ የተመሠረተው በ1432 ዓ.ም. በአዝቴክ (መሺካ) ኗሪዎች ነበር። በ1514 ዓ.ም. ስፓኒሾች ደርሰው ጓሓካ አሉት፣ በ1521 ዓ.ም. ግን ስሙ አንቴኬራ ሆነ። በ1813 ዓ.ም. ሜክሲኮ ከእስፓንያ ነጻነቱን እንዳገኘው እንደገና «ወሓካ» ተባለ። በ1864 ዓ.ም. የከተማው ኗሪ ቤኒቶ ዋሬዝን ለማክበር ዴ ዋሬዝ ወደ ስያሜው ተጨመረ። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 3,801,962 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 93,952 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 18°39′ ሰሜን ኬክሮስ እና 93°52′ ምዕራብ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል።"} {"id": "18659", "contents": ""} {"id": "20753", "contents": "ወፍ እንዳገርዋ ትጮሀለች የአማርኛ ምሳሌ ነው። ወፍ እንዳገርዋ ትጮሀለች የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20759", "contents": "ውሀ ለወሰደው ፍለጋ የለውም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ውሀ ለወሰደው ፍለጋ የለውም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "17939", "contents": "ተኩላ ፍየል በላ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "17945", "contents": "ተወደዱ ወዲያ ገደሉ ሜዳ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20399", "contents": "እንዳያማህ ጥራው እንዳይበላ ግፋው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "17999", "contents": "የካቲት ፲፭፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻፷፭ ነኛው ዕለት ሲሆን፤ የበጋ ወቅት ፶ ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፪፻፩ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፪፻ ቀናት ይቀራሉ። ፲፱፻፳፱ ዓ/ም - ራስ ደስታ ዳምጠውቡታጅራ አካባቢ ላይ በትግራይ ተወላጁ በደጃዝማች ተክሉ መሸሻ ተይዘው በፋሺስት ኢጣልያእጅ ወደቁ። ፲፱፻፶፪ ዓ/ም - ግብጽ እና ሶርያ የአረብ ሪፑብሊ ኅብረትን (United Arab Republic) መሠረቱ። ይሄ የሁለቱ አገሮች ኅብረት ከሦስት ዓመታት በኋላ ቢፈርስም የግብጽ መጠሪያ ስሟ ሆኖ ለብዙ ዓመታት ቆይቷል።. ፲፱፻፷፭ ዓ/ም - ሎንዶን በሕክምና ላይ የነበሩትን የኢትዮጵያ መንግሥት አልጋ ወራሽ፣ መርድ አዝማች አስፋ ወሰንን ለመጠየቅ መጥተው የነበሩት ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ በዛሬው ዕለት በባኪንግሀም ቤተ መንግሥት ዳግማዊት ንግሥት ኤልሳቤጥ የ’ሻይ’ ግብዣ አደረጉላቸው። ፲፱፻፷፮ ዓ/ም - በኢትዮጵያ የአብዮት ፍንዳታ የተፋፋመውን ሽብር ለመቆጣጠር በተወሰደው እርምጃ፣ የንጉሠ ነገሥቱ መንግሥት ወታደሮችን በአዲስ አበባ ከተማ ቀበሌዎችና ‘ቁልፍ’ ቦታዎች ለጥበቃ አሰማራ። ፲፱፻፷፮ ዓ/ም - ፳፱ የቻይና ‘የወዳጅነት’ ልዑካን አዲስ አበባ ገቡ። ፲፱፻፸፩ ዓ/ም - ኢትዮጵያ ሕገ ወጥ የአውሮፕላን ጠለፋ ለመከላከል በዓለም ሲቪል አቪዬሽን ድርጅት የጸደቀውን ስምምነት ፈረመች። ፲፱፻፺፬ ዓ/ም አንጎላዊው የፖለቲካ እና የነጻነት ትግል መሪ የመበሩት ጆናስ ሳቪምቢ በወታደራዊ የደፈጣ ስልት ተገደሉ። (እንግሊዝኛ) P.R.O., FCO 371/1660 (እንግሊዝኛ) Ibid., FCO 371/1829 (እንግሊዝኛ) http://en.wikipedia.org/wiki/United_Arab_Republic"} {"id": "20825", "contents": "ዘመድ ያረጀ በልቶ ያፈጀ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዘመድ ያረጀ በልቶ ያፈጀ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "16967", "contents": "ፈጥኖ መስጠት ቶሎ ለመጸጸት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ግልብ ውሳኔ አትወስን"} {"id": "20573", "contents": "እግረ ቀጭን እንደ ሰሳ ልበ ሙሉ እንደ አንበሳ የአማርኛ ምሳሌ ነው። እግረ ቀጭን እንደ ሰሳ ልበ ሙሉ እንደ አንበሳ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20579", "contents": "እግር ሲደርስ እግት ይመለስ የአማርኛ ምሳሌ ነው። እግር ሲደርስ እግት ይመለስ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "18305", "contents": "መሲሊም ከሥነ ቅርስ የሚታወቅ የሱመር ንጉሥ ሲሆን ማዕረጉ «የኪሽ ንጉስ» ይባላል። ከኪሽ በላይ በአዳብና በላጋሽ ላይ ሥልጣን እንደ ያዘ ይመስላል፤ በነዚህም ከተሞች ቤተ መቅደሶች እንደ ሠራ ይዘገባል። በእርሱ ዘመን ከላጋሽ ከንቲባ ሉጋል-ሻ-ኤንጉር እና ከተወዳዳሪው ከተማ ኡማ መካከል በጠረፋቸው ላይ ስለ ነበረው መስኖ አንድ ጠብ ተነሣ። መሲሊም ዕርቅና በመስጠቱ የሁለቱን ከተሞች ጠረፍ በዓምድ አስተካከለ። ሆኖም ከመሲሊም ዘመን በኋላ፣ የኡማ ንጉሥ ኡሽ ዓምዱን አፈረሰው። በመምህሩ ኤድመንድ ጎርዶን (በ1950ዎቹ) አስተሳሰብ፣ ይህ መሲሊምና የኡር ንጉሥ መስ-አኔ-ፓዳ አንድ ንጉሥ ነበሩ። በዚያው ዘመን ያህል፣ የመስ-አኔ-ፓዳ መንግሥት እስከ ኡሩክ፣ ኒፑር፣ ኪሽና መላ ሱመር ድረስ ከተስፋፋ በኋላ እርሱ «የኪሽ ንጉሥ» የሚል ስያሜ ወሰደ። በተጨማሪ፣ አንድ ተረት በሱመርኛ፦ «መሲሊም ያሰራ የነበረውን የላጋሽ መቅደስ፣ ዘሩ የተቋረጠበት አናኔ አፈረሰው» ይላል። እንደ አጋጣሚ ግን አንድ የአካድኛ ተረት እንዲህ፦ «መስ-አኔ-ፓዳ ያሰራ የነበረውን መቅደስ፣ ዘሩ የተለቀመበት ናኔ አፈረሰው» ይላል። ስለዚህ ጎርዶን እንዳሰበው፣ የመሲሊምና የመስ-አኔ-ፓዳ ስሞች በዚህ ስለሚለዋወጡ፣ አንድ ንጉሥ ይሆናሉ። የመሲሊም ዱላ - ሥነ ቅርስ"} {"id": "18311", "contents": "ውሻል ከቦታ ቦታ ይዘውት ሊዞሩ የሚችል ተዳፋት ነው። ዋና ጥቅሙም ሁለት እቃወችን ለመለየት ወይም አንድን እቃ ለመሰንጠቅ፣ ወይም እንደ ታኮ በማገልገል ነገሮች እንዳይንቀሳቀሱ ይረዳል። ለምሳሌ መጥረቢያ የውሻል አይነት ነው፣ ለእንጨት መሰንጠቂያ የሚያገለግሉ ሌሎች እጀታ የሌላቸው ውሻሎች አሉ። ምስማርና ሹካ ማንኪያም እንዲሁ የውሻል ማሽን አይነቶች ናቸው። አንድ ውሻል ቁመቱ አጭርና ውፍረቱ ከፍተኛ ከሆነ፣ አንድን ተግባር በፍጥነት ለመስራት ይረዳል። ሆኖም ግን ብዙ ጉልበት ይጠይቃል። ውሻሉ ቁመቱ ረዘም ብሎ ውፍረቱ ሳሳ ያለ ከሆነ፣ አንድን ተግባ ለመፈጸም ብዙ ጊዜ ሲወስድ፣ ነገር ግን አንስትኛ ጉልበት ይጠይቃል። የውሻል ጥቅመ-እንቅስቃሴ እንዲህ ይሰላል፡ M A = S T {\\displaystyle MA={S \\over T}} S ፡ እንግዲህ የውሻሉ ገጽታ ርዝመት ሲሆን T ፡ ደግሞ የውሻሉ ወፍራም ክፍል ስፋት ነው።"} {"id": "20651", "contents": "ከማይረባ ቁርስ የጠዋት ጸሃይ ይሻላል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ከማይረባ ቁርስ የጠዋት ጸሃይ ይሻላል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21491", "contents": "የጨዋ ልጅ ሁሉ አርግዟል ሆዱ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የጨዋ ልጅ ሁሉ አርግዟል ሆዱ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21497", "contents": "የጨዋ ልጅና ቅል ተሰባሪ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው። የጨዋ ልጅና ቅል ተሰባሪ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21509", "contents": "የፈሩት ይደርሳል የጠሉት ይወርሳል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የፈሩት ይደርሳል የጠሉት ይወርሳል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21515", "contents": "የፈሰሰ ውሀ አይታፈስ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የፈሰሰ ውሀ አይታፈስ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "19037", "contents": "የጥንቱ የኢትዮጵያ ገዢ መደብ የምንላቸው በዘውድ ስርዓቱ ውስጥ ስልጣን ኑሮዓቸው አገሪቱን የሚያስተዳድሩ የህብረተሰብ ክፍሎችን ነው። እኒህ ክፍሎች በአራት ዋና ክፍሎች ይከፈላሉ፦- ፩- ንጉሠ ነገሥት ወይንም ዐፄ -- በድሮው ስርዓት፣ ንጉሠ ነገሥት ወይም ዐፄ የስልጣን ፍጽምና ነበረው። ስልዚህም በሁሉ ላይ ሙሉ፣ ይግባኝ የማይባልበት ስልጣን ነበረው። ፪- መሳፍንት -- ከሌሎች መሳፍንት ወይም ከንጉስ ቤተሰብ በመወለዳቸው ምክያት ስልጣን የነበራቸው ናቸው። የኒህ ስልጣን ከሁሉ በላይ ግን ከንጉሡ በታች ነበር። ፫- መኳንንት -- እሊህ በንጉሱ ጉልት ተሰጥቷቸው ስልጣናቸው የታወቀላቸው ናቸው። ንጉሱ ፍጽም ስልጣን ስላለው የስልጣናቸው ዋስትና የንጉሱ መልካም ፈቃድ ነበር። ሲሻው ሊሽራቸው ሲሻው ሊሾማቸው ይችላል። ፬- ባላባት -- ከመኳንንት ስር ባላባት ይገኛሉ። እኒህ በጦር ስራ ወይም በንግድ ወይም በመሳሰሉት ስራቸው የጎጥ አስተዳደር ደረጃ የደረሱ ናቸው። ስልጣናቸው ውሱንና ከመኳንንት በታች ነበር። መኳንንቶች (መሳፍንቶችንም ይጨምራል) ጉልታቸው ላይ ባላቸው መብት ምክንያት ከለተ ተለት የእጅ ስራ ተላቀው ኑሯቸውን ከሌላው ህብረተሰብ በበለጠ በተመቻቸ መልኩ ይመሩ ነበር። ስራ ቢሰሩም እንደ ፍርድ መስጠት፣ ጦርነት መሄድ የመሳሰሉ ነበሩ እንጂ እርሻና ሌሎች የእጅ ስራወችን አይሰሩም ነበር። ገበሬ መደብ ርስት ሲኖረው፣ ይህ ርስት በጉልት ስር ነበር። በሃሳብ ደረጃ፣ መኳንንት በንጉሱ መልካም ፈቃድ የሚተዳደሩ የነበሩ ይሁን እንጅ በተግባር ግን ጉልታቸውን እንደፈለጉ በመሸጥና ለልጅ ልጆቻቸው በማውረስ የራሳቸው የሆነ፣ ከንጉሱ መልካም ፈቃድ የማይመነጭ ሃይል ነበራቸው። ስለሆነም ከሞላ ጎደል የአውሮጳውያንን ፊውዳል ስርዓት የሚያንጸባርቅ ስርዓት ነበር የሚካሄደው። መኳንንቶች በንጉሱ ፍጽም ስልጣን ላይ ሁለት ጊዜ ተነስተዋል። አንደኛው አጼ ዘድንግልን ከገደሉ በኋላ ሙሉ በሙሉ በዘር የሚመጣ የንጉስ ስልጣንን በመሻር በነርሱ የተመረጠ ንጉስ እንዲነግስ የተወያዩበት ሁኔታ ነበር። ነገር ግን ሱሰኒዮስ በመንገሱ አልተሳካላቸውም። ሁለተኛ ጊዜ ዘመነ መሳፍንትን ያስነሱበት ሁኔታ ተጠቃሽነት አለው። Donald Crummey: Land and Society in the Christian Kingdom of Ethiopia from the Thirteenth to the Twentieth Century, (Urbana 2000)"} {"id": "18455", "contents": "ተፈጥሮን ተመክሮ አይመልሰውም የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሰው የተፈጥሮ ባህርይን ለመለወጥ አዳጋች እስከናካቴውም የማይቻል መሆኑን የሚገልጽ"} {"id": "21113", "contents": "የሚያልፍ ውሀ አደረገኝ ድሀ አለች ልጅዋን ጎርፍ የወሰደባት የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሚያልፍ ውሀ አደረገኝ ድሀ አለች ልጅዋን ጎርፍ የወሰደባት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21119", "contents": "የሚያብረቀርቅ ሁሉ ወርቅ አይደለም የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሚያብረቀርቅ ሁሉ ወርቅ አይደለም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21125", "contents": "የሚያድግ ዛፍ በቁጥቋጦው ያስታውቃል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሚያድግ ዛፍ በቁጥቋጦው ያስታውቃል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21575", "contents": "ያለ ስራ አይበላ እንጀራ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያለ ስራ አይበላ እንጀራ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21581", "contents": "ያለ ክንፍ መብረር ያለ ስራ መክበር የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያለ ክንፍ መብረር ያለ ስራ መክበር የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22169", "contents": "ዶሮ በማሰሮ ገደል ለዝንጀሮ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዶሮ በማሰሮ ገደል ለዝንጀሮ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21593", "contents": "ያለ ጎታ ደረባ ምንድን ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያለ ጎታ ደረባ ምንድን ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21155", "contents": "የማትሄድ መበለት ዞራ ዞራ ትሰናበት የአማርኛ ምሳሌ ነው። የማትሄድ መበለት ዞራ ዞራ ትሰናበት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21161", "contents": "የማን ገበሬ ሹሩባ ይሰራል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የማን ገበሬ ሹሩባ ይሰራል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22211", "contents": "ጀግና የሚታወሰው ወይም ከሞተ ወይም ከተለየ በኋላ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው። ጀግና የሚታወሰው ወይም ከሞተ ወይም ከተለየ በኋላ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22217", "contents": "ጅራትና ሀሜት በሰተኋላ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው። ጅራትና ሀሜት በሰተኋላ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21185", "contents": "የማይሆን ነገር የተገላቢጦሽ ያችን ላንቺ ማናለሽ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የማይሆን ነገር የተገላቢጦሽ ያችን ላንቺ ማናለሽ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22229", "contents": "ጅብ ታኮተኮተ ሰው ከተከተተ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ጅብ ታኮተኮተ ሰው ከተከተተ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21197", "contents": "የማይቀና ባይወለድ የማያስብ ባይነግድ ይሻላል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የማይቀና ባይወለድ የማያስብ ባይነግድ ይሻላል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21665", "contents": "ያልተፈተነ ወዳጅ ያልተተኮሰ ሸክላ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተፈተነ ወዳጅ ያልተተኮሰ ሸክላ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "9353", "contents": "ሃማሮዕ የቨርምላንድ፣ ስዊድን ከተማ ነው።"} {"id": "9383", "contents": "የጄኖቫ ቅዱስ መልክ በጄኖቫ፣ ጣልያን በተገኘው ቅዱስ በርተሎሜዎስ ቤተ ክርስቲያን ውስጥ የሚገኝ ስዕል ነው። ይህ ስዕል የኢየሱስ ክርስቶስ መልክ ለመግለጽ እንደታሠበ ይታመናል። በአንድ ትውፊት ዘንድ፣ ኢየሱስ በሕይወቱ ስብከት ሳለ የኦስሮኤኔ (በሶርያ) ንጉሥ 5 አብጋር በበሽታ ታምመው ኢየሱስ መጥቶ እንዲፈውሳቸው አንድን መልእክተኛ (ሐናን) ወደ ኢየሩሳሌም ልከው ነበር። ኢየሱስ ወደ ከተማው ወደ ኤደሣ ለመሔድ ጊዜ ስላልነበረው፣ ባንድ ጨርቅ ላይ መልኩን በተአምር አሳተመና ሐናን ስዕሉን ይዞ ወደ ንጉሡ እንዲሔድ ላከው። እንዲህም ሆኖ አብጋር ይህን ስዕል አይተው ከበሽታቸው ተፈወሱና ወዲያው ምዕመን ሆኑ። ስዕሉ ደግሞ በተአምር በመፈጠሩ 'ያለ እጅ የተሠራው' ተብሏል። በጥንታዊ ታሪክ መጻሕፍት መሠረት ይህ ታምራዊ መልክ ያለበት ስዕል እስከ 936 ዓ.ም. በኤደሣ ቆይቶ በዚያ አመት ወደ ቢዛንታይን ዋና ከተማ ወደ ቊስጥንጥንያ ተዛወረ። እዚህም ፈረንጆች (መስቀለኞች) ከተማውን እስከ ዘረፉት አመት እስከ 1196 ድረስ እንዳደረ ይባላል። ከዚያ በኋላ ምን እንደሆነበት ባይታወቀም ብዙ ቅጂዎች ስለተደረጉበት በአውሮጳ አብያተ ክርስቲያናት ውስጥ አንዳንድ ቅጂ ዕውነተኛው መልኩ እንዳሉ የሚል ልማድ አለ። እንግዲህ በጄኖቫ ብቻ ሳይሆን በቫቲካን ከተማ ሮማ ተመሳሳይ ስዕል ቢገኝ እሱ እውነተኛው መሆኑ የሚያምኑ አሉ። በጄኖቫ ያለው ስዕል መገኛ የጄኖቫ ዶጄ (መስፍን) ሌዮናርዶ ሞንታልዶ በ1376 ዓ.ም. ለበርተሎሜዎስ ቤተክርስቲያን እንዳወረሰው ይባላል። በተጨማሪ ሞንታልዶ ያገኘው፣ የቢዛንታይን ንጉሥ 5 ዮሐንስን ቱርኮች በወረሩበት ዘመን እርዳታ ስለ ሰጠ፣ ዮሐንስ ስዕሉን ስለ ወሮታው በምላሽ እንደ ሠጡት ይታመናል። የጣልያዊት ሊቅ ኮለት ዱፎር ቦዞ በ1961 ዓ.ም. ብዙ ልዩ ትንትና አድርጋ፣ የጄኖቫ ስዕል በሳንቃ ላይ የተለጠፈ ጨርቅ ከወርቃም ከፈፍ በታች መሆኑን ገለጠች። ደግሞ ይዩ፦ የቶሪኖ ከፈን Ian Wilson, Holy Faces, Secret Places, Corgi, ISBN 0-552-13590-9 Das Mandylion von Genua und sein paläologischer Rahmen (በጀርመንኛ) Annalen van de stad Genua uit de 14de eeuw beschrijven dat het de echte Edessa-mandylion betreft (በሆላንድኛ)"} {"id": "19475", "contents": "ግንቦት ፬ ቀን፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪፻፵፬ኛው ዕለት ሲሆን፤ የፀደይ (በልግ)ወቅት ፴፱ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፻፳፪ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፻፳፩ ቀናት ይቀራሉ። ፲፱፻፶፪ ዓ/ም - የዮርዳኖስ ንጉሥ ሁሴን ለአራት ቀን ጉብኝት አዲስ አበባ ገቡ። ፳፻ ዓ/ም በሲቹዋን፣ ቻይና የተከሰተው ትልቅ የመሬት እንቅጥቅጥ ከ፷፱ ሺ በላይ ሰዎችን ሕይወት አጥፍቷል። (እንግሊዝኛ) P.R.O., FO 371/154836 Annual Report from Ethiopia for 1960"} {"id": "21269", "contents": "የሞኝ ለቅሶ መልሶ መልሶ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሞኝ ለቅሶ መልሶ መልሶ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "19529", "contents": "ነገር ለሰሚ ውሀ ለሎሚ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21791", "contents": "ያንዱ ቤት ካልጠፋ ያንዱ ቤት አይለማም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያንዱ ቤት ካልጠፋ ያንዱ ቤት አይለማም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21803", "contents": "ያኖሩት እንቅርት መለያ ይሆናል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያኖሩት እንቅርት መለያ ይሆናል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "19559", "contents": "ነገር ቢሳሳት ከጥንቱ ሰይፍ ቢመዘዝ ካፎቱ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "19571", "contents": "ነገር ከስሩ ውሀ ከጥሩ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "19577", "contents": "ነገር ከውሉ ጋሻ ከንግቡ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "19583", "contents": "ግንቦት ፲፪ ቀን፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪፻፶፪ኛው ዕለት ሲሆን፤ የፀደይ (በልግ)ወቅት ፵፯ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፻፲፬ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፻፲፫ ቀናት ይቀራሉ። ፲፬፻፹፮ ዓ/ም - ዓፄ እስክንድር በነገሡ በ፲፮ ዓመታቸው አረፉና በደብረ ወርቅ ተቀበሩ። ሥልጣነ መንግሥታቸውም ወደ ፯ ዓመቱ ልጃቸው ዓምደ ጽዮን ሣልሳዊ ተዘዋወረ። ሆኖም ዓምደ ጽዮን በነገሡ በ፯ ወራቸው ድንገት ስለሞቱ አልጋው ወደ አባታቸው ወንድም አጼ ናዖድ ተላልፏል። ፲፯፻፲፫ ዓ/ም - አፄ ዳዊት ሣልሳዊ በዚህ ዕለት አረፉ። መርስዔ ኀዘን ወልደ ቂርቆስ፣ ዕለታዊ የታሪክ ድርጊት - የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን የመጀመሪያው ፓትረያርክ (፲፱፻፶፩ ዓ/ም) (እንግሊዝኛ) http://en.wikipedia.org/wiki/May_20"} {"id": "19625", "contents": "ወዳጄ ልቤና ሌሎች በብላቴን ጌታ ኅሩይ ወልደሥላሴ የተደረሱ 5 መጻህፍትን አንድ ላይ የያዘ መጽሐፍ ነው። እኒህ ድርሰቶች እንዲህ ይዘረዘራሉ፦ ለልጅ ምክር፣ ለአባት መታሰቢያ-- ለመጀመሪያ ጊዜ 1910ዓ.ም. የታተመ ወዳጄ ልቤ፣ የሰውን ጠባይና ኑሮ በምሳሌ የሚገልጽ -- 1915 ታተመ ስሓርና ወተት፣ የልጆች ማሳደጊያ -- 1922 ታተመ የልብ አሳብ፣ የብርሃኔና የጽዮን ሞገሳ ጋብቻ -- 1923 ታተመ አዲስ አለም፣ የቅኖችና የደግ አድራጊዎች መኖሪያ -- 1925 ታተመ ^ Thanks to: Lapsley/Brooks Foundation @ good-amharic-books.com"} {"id": "19673", "contents": "ኬፕ ታውን ስታዲየም በደቡብ አፍሪካ የሚገኝ ስታዲየም ነው። ለ2010 እ.ኤ.አ. ፊፋ የዓለም ዋንጫ የተሰራ ሲሆን የተከፈተው በታኅሣሥ ፭ ቀን ፳፻፪ ዓ.ም. ነው። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "19691", "contents": "ብሉ ማውንቴንስ (እንግሊዝኛ: City of Blue Mountains) አውስትራልያ ውስጥ የሚገኝ ከተማ ነው። የአውስትራልያ ከተሞች ዝርዝር አውስትራልያ"} {"id": "21407", "contents": "የአባይን ልጅ ውሀ ጠማው የላጭን ልጅ ቅማል በላው የአማርኛ ምሳሌ ነው። የአባይን ልጅ ውሀ ጠማው የላጭን ልጅ ቅማል በላው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "19703", "contents": "ራፋኤል ማርኬዝ ሜክሲካዊ እግር ኳስ ተጫዋች ሲሆን ለኒው ዮርክ ሬድ ቡልስ ይጫወታል። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "21929", "contents": "ቂንጥር የሴት ልጅ ብልት አናት ላይ የሚገኝ ጉጥ መሠል ነገር ሲሆን ጥቅሙ የሴቶችን ስሜት ከፍተኛ ደረጃ ላይ ለማድረስ ይጠቅማል። በድሮ ግዜ የሴት ልጅ ግርዛት ሲባል የነበረው እና በአሁን ሰአት ላይ እንደጎጂ ባህል ተፈርጆ የቀረው የሴት ልጅ ግርዛት የሴት ልጅ ስሜት ቀስቃሹን ቂንጥር(በሴት ልጅ ብልት አናት ላይ የሚገኝ)የማስወገድ ስራ ነበረ። ይህ ደሞ ሴት ልጅ ለወሲብ ምንም ስሜት እንዳይኖራት ያደርጋል።"} {"id": "23051", "contents": "የኢትዮጵያ ካርታ 1936 በ1936 እ.ኤ.አ. (1928 ዓም) በጣልኛ የታተመ የኢትዮጵያ ካርታ ነው። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "21947", "contents": "ደህና ጦር ያለው ለግምብ ይሞክረው የአማርኛ ምሳሌ ነው። ደህና ጦር ያለው ለግምብ ይሞክረው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "23105", "contents": "ብልባላ ጊዮርጊስ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ከአለት የተፈለፈ ቤተ ክርስቲያን ነው።"} {"id": "23111", "contents": "ነጎድጓድ ጊዮርጊስ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ከአለት የተፈለፈ ቤተ ክርስቲያን ነው።"} {"id": "19793", "contents": ""} {"id": "19835", "contents": "ክብራን ገብርኤል በ14ኛው ክፍለ ዘመን የተመሰረተ ገዳም ሲሆን በጣና ሐይቅ ደቡባዊ ክፍል ከሚገኙት መንታ ደሴቶች (እንጦስ ደሴት እና ክብራን ደሴት) በክብራን ላይ የሚገኘው ነው። ገዳሙ ለሴቶች የተከለከለ ነው። ክብራን ገብርኤል ለባህር ዳር ከተማ በጣም ቅርቡ ገዳም ነው።"} {"id": "19883", "contents": "ዴቪድ ሁም (ግንቦት 7 1711 - ነሐሴ 25 1776) የነበረ የስኮትላንድ ታሪከኛ እና ፈላስፋ ነበር። ሁም በዘመኑ ይታወቅ የነበረው በታሪክ ተመራማሪነት ነበር። የእንግሊዝ ታሪክ የሚሉ ትላልቅ መጻሕፍትን በዘመኑ ደርሶ ለህትመት አብቅቶ ነበር። አሁን ግን ሁም የሚታወቀው በዋና ፈላስፋነቱ ነው። በፍልስፍና መጽሕፉ ላይ እንደሚያስረዳ ብዙው የሰው ልጅ አምኖ የሚቀበላቸው ነገሮች በ በምክንያት የተደገፉ አይደሉም። ይልቁኑ ከስሜትና ደመነፍስ የሚመነጩ ናቸው። ለምሳሌ አምክንዮ የአንድ ነገር መንስኤ ሌላ ነገር ነው ብሎ አይናገርም። ነገር ግን አንድ ክስተት ሲፈጠርና ከዚያ ቀጥሎ ሌላ ክስተት ሲፈጠር ስናይ የመጀመሪያው ክስተት ለሚቀጥለው ክስተት መንስኤ ነው ብለን በ\"ስሜት\" እንደመድማለን። በተመሳሳይ አንድ ሰው ሰናይ ግለሰብ እንደሆነ ምክንያት አይነግረንም። ይልቁኑ ያ ሰው ደግና ተግባቢ ሆኖ ስናየው በስሜት ሰናይ ነው እንላለን። እኒህ ነገሮች ከምክንያት አይመነጩም ብሎ ሁም ስለሚያምን ተጠራጣሪ ወይንም ኢ-ምክንዮት ፈላስፋ ተብሎ ይታወቃል። ሁም ሃይማኖት ላይም ተጠራጣሪ ነበር። ሁም ሃይማኖተኛ ሰው አልነበረም። በተአምራትም አያምንም ነበር። A Treatise of Human Nature: Being an Attempt to introduce the experimental Method of Reasoning into Moral Subjects."} {"id": "19889", "contents": "ታሳጭ ማራኪ ይሻላል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሚያሳጣ ወይም የሚጠቁም መጥፎ ነው ለማለት ነው"} {"id": "22145", "contents": "ድንኳን ገልጦ ዙፋን ረግጦ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ድንኳን ገልጦ ዙፋን ረግጦ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22151", "contents": "ድንጋይ ሲያረጅ መጭ ያበቅላል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ድንጋይ ሲያረጅ መጭ ያበቅላል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "9827", "contents": "ዶ/ር አበራ ሞላ (መጋቢት ፳፬ ቀን ፲፱፻፵ ዓ.ም.) ሸዋ ጠቅላይ ግዛት፣ መናገሻ ኣውራጃ፣ ሰንዳፋ ከተማ የተወለዱ ኮምፕዩተሮችና የእጅ ስልኮች በግዕዝ ፊደል እንዲጽፉ የፈጠሩ ኢትዮጵያዊ ሳይንቲስት ናቸው። ዶክተር ኣበራ ሞላ የታወቁባቸው ዋናዎቹ ጉዳዮች የሚከተሉት ናቸው። የመድንን ማነስ በማስወገድ ከዓለም የእንስሳት ሓኪሞች ኣንዱ ታዋቂ ምሁር፣ የግዕዝ ፊደልንና ሥነ ጽሑፍ በኮምፕዩተርና የእጅ ስልክ ውስጥ በኣለውም መጠቀም እንዲቻል የኣደረጉ ሰባት የዩናይትድ እስቴትስና ኢትዮጵያ ፓተንቶች ብቻቸውን የኣሏቸው የግኝት ሊቅና የኣክሱም ሓውልት ከሮም ወደ ኢትዮጵያ እንዲመለስ ጣልያንን በማስገደድ ወሳኙን እርምጃ የወሰዱ ኣርበኛ ናቸው። [1] [2] [3] [4] [5] [6] [7] [8] [9] [10] [11] [12] [13] [14] [15] [16] [17] [18] [19] ዶክተሩ የግዕዝ ኣልቦ ኣኃዝ ቀለሞችና የግዕዝ ኣሥር ቤት ኣኃዛዊ ቍጥሮች ፈጣሪም ናቸው። [20] [21]"} {"id": "9863", "contents": "ክትባት ኣካል እራሱን ከበሽታ መከላከል እንዲችል የሚሰጥ መከላከያ ነው። የክትባት ንጥረ ነገሮች የተገደሉ ወይም የተዳከሙ የቫይረስ፣ ባክቴሪያ፣ ፕሮቶዞኣ ወይም የእነዚህና የትላልቅ ጥገኞች ቍርጥራጮች ሊሆኑ ይችላሉ። በጥሩ የክትባት ዘዴዎች ግኝቶች የሰው ፈንጣጣና የቀንድ ከብቶች ደስታ በሽታዎችን ከእዚህ ዓለም ማጥፋት ተችሏል።"} {"id": "5606", "contents": "1 January 1363 - 6 September 1363 እ.ኤ.ኣ. = 1355 ዓ.ም. 7 September 1363 - 31 December 1363 እ.ኤ.ኣ. = 1356 ዓ.ም."} {"id": "36185", "contents": "ሰባስቲያን ብሩኖ ፈርናንዴዝ ሚግሊየሪና (Sebastián Bruno Fernández Miglierina, ግንቦት ፲፭ ቀን ፲፱፻፸፯ ዓ.ም. ተወለደ) ኡራጓያዊ እግር ኳስ ተጫዋች ነው። ለራዮ ቫዬካኖ ክለብ የሚጫወት ሲሆን የኡራጓይ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድን አባል ነው። በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ ሰባስቲያን ፈርናንዴዝ የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "7196", "contents": "1 January 577 - 30 August 577 እ.ኤ.ኣ. = 569 ዓ.ም. 31 August 577 - 31 December 577 እ.ኤ.ኣ. = 570 ዓ.ም."} {"id": "7208", "contents": "1 January 571 - 31 August 571 እ.ኤ.ኣ. = 563 ዓ.ም. 1 September 571 - 31 December 571 እ.ኤ.ኣ. = 564 ዓ.ም."} {"id": "7256", "contents": "አርፒታንኛ (Francoprovençal, Arpitan, Romand) በፈረንሳይ ባጣልያና በስዊስ የሚናገር ቋንቋ ነው። የአርፒታንኛ ውክፔዲያ አለ!"} {"id": "52259", "contents": "የዛግዎይ ሰርዎ መንግስት እንድ አኢሮፓውያን አቆጣጠር 1643 ባሉት ጊዣአት በአፍሪካ ስም ቀዳጅ የነበረ መንግስት ነበር።"} {"id": "7274", "contents": "1 January 541 - 30 August 541 እ.ኤ.ኣ. = 533 ዓ.ም. 31 August 541 - 31 December 541 እ.ኤ.ኣ. = 534 ዓ.ም."} {"id": "7280", "contents": "1 January 538 - 30 August 538 እ.ኤ.ኣ. = 530 ዓ.ም. 31 August 538 - 31 December 538 እ.ኤ.ኣ. = 531 ዓ.ም."} {"id": "7286", "contents": "1 January 535 - 31 August 535 እ.ኤ.ኣ. = 527 ዓ.ም. 1 September 535 - 31 December 535 እ.ኤ.ኣ. = 528 ዓ.ም."} {"id": "6350", "contents": "1 January 994 - 2 September 994 እ.ኤ.ኣ. = 986 ዓ.ም. 3 September 994 - 31 December 994 እ.ኤ.ኣ. = 987 ዓ.ም."} {"id": "6356", "contents": "1 January 991 - 3 September 991 እ.ኤ.ኣ. = 983 ዓ.ም. 4 September 991 - 31 December 991 እ.ኤ.ኣ. = 984 ዓ.ም."} {"id": "6362", "contents": "1 January 988 - 2 September 988 እ.ኤ.ኣ. = 980 ዓ.ም. 3 September 988 - 31 December 988 እ.ኤ.ኣ. = 981 ዓ.ም."} {"id": "7352", "contents": "1 January 502 - 30 August 502 እ.ኤ.ኣ. = 494 ዓ.ም. 31 August 502 - 31 December 502 እ.ኤ.ኣ. = 495 ዓ.ም."} {"id": "7364", "contents": "1 January 496 - 29 August 496 እ.ኤ.ኣ. = 488 ዓ.ም. 30 August 496 - 31 December 496 እ.ኤ.ኣ. = 489 ዓ.ም."} {"id": "7376", "contents": "1 January 490 - 29 August 490 እ.ኤ.ኣ. = 482 ዓ.ም. 30 August 490 - 31 December 490 እ.ኤ.ኣ. = 483 ዓ.ም."} {"id": "7382", "contents": "1 January 487 - 30 August 487 እ.ኤ.ኣ. = 479 ዓ.ም. 31 August 487 - 31 December 487 እ.ኤ.ኣ. = 480 ዓ.ም."} {"id": "10295", "contents": "አቶ አድማሱ አልቤ አጊሮ ኑሮአቸው በሰሜን አሜሪካ ሲሆን በከፍተኛ ትምህርት በአሜሪካን አገር የተመረቁና አዲስ ተስፋ ለሴቶችና ለሕጽናት የተሰኘ በጎ አድራጊ የርዳታ ድርጅት መስርተው ወገናቸውን እየረዱ የሚገኙ ስመ ጥር ኢትዮጵያዊ ሲሆኑ ባለትዳርና የሁለት ወንድና የአንዲት ሴት ልጅ አባት ናቸው። New Hope for Women and Children, Inc. (እንግሊዝኛ) (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "52343", "contents": "አፍሮ እስያዊ ቋንቋዎች ሴማዊ ሰሜን ትግርኛ (በኤርትራም ይነገራል) ግዕዝ (በቤተ ክርስቲያን ብቻ ይነገራል) ደቡብ Transverse አማርኛ አርጎብኛ ሀደሪኛ ወይም ሐረርኛ የምሥራቅ ጉራጌ ቋንቋዎች ስልጤኛ (Ulbareg, Inneqor) ወላኔኛ ዛይኛ Outersouth ጋፋትኛ (የጠፋ) ሶዶኛ ሙኸርኛ ጎጎትኛ የምዕራብ ጉራጌ ቋንቋዎች እኖርኛ መስመስኛ (የጠፋ) መስቃንኛ ቸሃኛ ወይም ቸሃ (ሰባትቤት ጉራጌ) እዣኛ ጉመርኛ ጉራኛ ግይጦኛ ኧንደገንኛ ኧነርኛ ኩሻዊ አገውኛ አውኛ (ኩንፋልኛ ዘዬ ወይም ቀበሌኛ ቋንቋን ጨምሮ) ቅማንትኛ ጫምታንግኛ ምሥራቅ ኩሻዊ አፋርኛ (በኤርትራና ጅቡቲም ይነገራል) አላባኛ አርቦርኛ ባይሶኛ ቡሳኛ ቡርጂኛ ዳሳናችኛ (በኬንያም ይነገራል) ድራሻኛ ጋዋዳኛ ጌድዎኛ ሃድያኛ ከምባትኛ ኮንሶኛ ወይም ሊቢዶኛ ኦሮምኛ (በኬንያም ይነገራል) ሳሆኛ (በኤርትራም ይነገራል) ሲዳሞኛ ሶማልኛ (በሶማሊያም ይነገራል) ጻማይኛ ኦሞአዊ አሪኛ አንፊሎኛ ባምባሲኛ ባስኬቶኛ ቤንችኛ ቦሮኛ ወይም ወይም ሺናሻ ጫራኛ ድሜኛ ዲዚኛ ዳውሮኛ ዶርዝኛ ገንዝኛ ጋሞኛ ጋይልኛ ጎፋኛ ሃመርኛ ሆዞኛ ቃጫማ-ጋንጁልኛ ከፋኛ ቃሮኛ ቁርቴኛ ማሌኛ መሎኛ ናይኛ ኦይዳኛ ሰዜኛ ሸኪቾኛ ሸኮኛ ወላይትኛ የምሳኛ ዛይሴ-ዘርጉላኛ ናይሎ ሳህራዊ አኙዋክኛ (በሱዳንም ይነገራል) በርታኛ ጉምዝኛ ቃጭፖ ባልስኛ (በሱዳንም ይነገራል) ቆሞኛ ቋማኛ ቀውግኛ ማጃንግኛ ምዕንኛ ሙርሌኛ (በሱዳንም ይነገራል) ሙርሲኛ ኩናምኛ (በኤርትራም ይነገራል) ኑርኛ (በሱዳንም ይነገራል) ንያንጋቶምኛ ኦጶውኛ ሻቦኛ ሱሪኛ ኡዱክኛ (በሱዳንም ይነገራል) ወይቶኛ (ወይጦኛ) (የጠፋ)"} {"id": "36317", "contents": "ሩስተንበርግ (Rustenburg) በደቡብ አፍሪካ የምትገኝ ከተማ ናት። በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ Rustenburg, South Africa የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "36347", "contents": "አቭርል ራሞና ለቪን ካናዳዊት ዘፋኝ ነች። ^ \"Interview with Joshua Sarubin\". HitQuarters (2 Apr 2003). በ7 October 2011 የተወሰደ. (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "36491", "contents": "ሙቀት መጨመር ስለ ነው የሙቀት መጠን ውስጥ ምድር 's ላዩን, ውቅያኖሶችን እና ከባቢ አየር ሺዎች ዓመታት በሺዎች የሚቆጠሩ በላይ እሄዳለሁ. [1] በዛሬው ጊዜ አማካይ የሙቀት መጠን ሰዎች በ 1750 አካባቢ ብዙ የድንጋይ ከሰል ማቃጠል ከመጀመራቸው በፊት 1 ° ሴ (1.8 ° F) ያህል ከፍ ያለ ነው። [2] ግን በአንዳንድ የአለም ክፍሎች ከዚህ ያነሰ እና የተወሰኑ ናቸው። አብዛኞቹ የሳይንስ ሊቃውንት እ.ኤ.አ. በ 2100 ሙቀቶች እ.ኤ.አ. ከ 1750 በፊት ከነበረው ጋር ሲነፃፀር በ 2 ° ሴ (ከ 3.6 ° F) እስከ 4 ° ሴ (7.2 ° F) ከፍ እንደሚል ይናገራሉ ፡ ፡በዚህ የሙቀት መጠን መጨመር ምክንያት ሰዎች በቀላሉ ሊያዩዋቸው የሚችሏቸው ለውጦች በዓለም ዙሪያ ያሉ የበረዶ ክዳኖች መቅለጥ ነው ፡፡ የባህር ምክንያት በሁለት ምክንያቶች እየጨመረ ነው ፡፡ አንደኛው ምክንያት እንደ ግሪንላንድ ያለ መሬት ላይ በረዶ ወደ ባህር እየቀለጠ ነው ፡ ሌላኛው ምክንያት ውሃ በሚሞቅበት ጊዜ እየጨመረ ስለሚሄድ ነው ፡፡ ብዙ ከተሞች በከፊል በ 21 ኛው ክፍለ ዘመን በውቅያኖሱ በከፊል በጎርፍ ይሞላሉ ፡፡ የአለም ሙቀት መጨመር በአብዛኛው ሰዎች ቤንዚን እና ቤቶችን እንዲሞቁ ለማድረግ የተፈጥሮ ጋዝ ያሉ ነገሮችን በማቃጠል ምክንያት ነው ፡ ነገር ግን ከሚቃጠለው ሙቀቱ ራሱ ዓለምን ትንሽ ትንሽ ሞቅ ያለ ያደርገዋል - እሱ ከሚነደው የሚወጣው ካርቦን ዳይኦክሳይድ የችግሩ ትልቁ ክፍል ነው ፡ ከሙቀት- ጋዞች መካከል ከ 200 ዓመታት በፊት የጆሴፍ ፉሪየርን ሥራ የሚያረጋግጥ ከመቶ ዓመት በፊት በስቫንቴ አርርኒየስ እንደተነበየው በከባቢ አየር ውስጥ ያለው የካርቦን ዳይኦክሳይድ መጨመር ለዓለም ሙቀት መጨመር ዋነኛው መንስኤ ነው ፡ ሰዎች መቼ ያቃጥለዋል ነዳጆች እንደ ከሰል , ዘይት እና የተፈጥሮ ጋዝ ይህ ካርቦን ዳይኦክሳይድን ወደ አየር ውስጥ ይጨምረዋል ፡ [4] ይህ የሆነበት ምክንያት የቅሪተ አካል ነዳጆች ብዙ ካርቦን ይይዛሉ እና ማቃጠል ማለት በነዳጅ ውስጥ ያሉትን አብዛኛዎቹ አቶሞች ከኦክስጂን ጋር መቀላቀል ማለት ነው ። ሰዎች ብዙ ዛፎችን ሲቆርጡ ( የደን ​​መጨፍጨፍ ) ይህ ማለት በእነዚያ ዕፅዋት ከከባቢ አየር ውስጥ አነስተኛ የካርቦን ዳይኦክሳይድ ይወሰዳል ማለት ነው ፡ ወደ ምድር ገጽ ሙቀት የሞቀው እየሆነ እንደ ባሕር ደረጃ ከፍተኛ ይሆናል."} {"id": "36881", "contents": "የብሪታንያ መንግሥት (British Empire) ኢንግላንድና ስኮትላንድ በ1699 ዓም እንደ ታላቅ ብሪታንያ ከተዋሐዱ ጀምሮ ከሌሎች ባህር ማዶ ጥገኛ ግዛቶች ጭምር ማለት ነው። ከ1699 ዓም አስቀድሞ የኢንግላንድ መንግሥት በአሜሪካ በአትላንቲክ ውቅያኖስ አጠገብ፣ እንዲሁም በካሪቢያን ባህር ዙሪያ አንዳንድ ቅኝ አገራት መሠርተው ነበር። በ1775 ዓም ከአሜሪካዊ አብዮት ቀጥሎ 13ቱ ቅኝ አገሮች ተነቅለው የራሳቸው አገር (ዩናይትድ ስቴትስ) ሆኑ። ካናዳ ግን ለዩናይትድ ኪንግደም ግዛት ሆና ቀረች። የብሪታንያ ፪ኛ መንግሥት የተባለው ከዚህ በኋላ በተለይ በእስያ፣ በአፍሪካና በአውስትራሊያ ይስፋፋ ጀመር። የግዛቱም ጫፍ በ1912 ዓም ያህል ተከሰተ። ከ2ኛ ዓለማዊ ጦርነት ቀጥሎ ብዙዎቹ ቅኝ አገሮቿ ነጻነታቸውን በሰላማዊነት አገኙ። በአሁኑ ሰዓት ለዩናይትድ ኪንግደም 14 ጥቃቅን ባህር ማዶ ግዛቶች ብቻ ቀርተዋል። በተጨማሪ የዩናይትድ ኪንግደም ንግሥት ዳግማዊት ኤልሳቤጥ እስካሁን የሌሎች 15 አገራት ንግሥት ሆነው ቀርተዋል። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "37043", "contents": "አዲስ ዘመን በደቡብ ጎንደር የሚገኝ ከተማ ሲሆን ከባሕር ዳር ወደ ጎንደር ከተማ በሚጓዘው መንገድ መካከል ይገኛል። በድሮ ስሙ ደብረ አብርሃም ሲባል፣ በአሁኑ ጊዜ የከምከም ወረዳ አስተዳደር ማዕከል በመሆን ያገለግላል። ከአዲስ ዘመን ከተማ አጠገብ ከሚገኙ ታዋቂ ቦታዎች የደብረ ገላውዲዎስ ገዳም፣ የዋሻ እንድሪያስ፣ ዋሻ ተክለሃይማኖት አብያተ ክርስቲያናት እና አስባ ተራራዎች ይገኛሉ። ታሪካዊው ጉዛራም እንዲሁ በቅርብ ይገኛል። ደብረ ገላውዲዎስ በዓፄ ገላውዲዎስ ዘመን በነበረ ቅዱስ ሰው የተመሰረተ ሲሆን በቆዩ የግድግዳ ምስሎቹና ከ16ኛው ክፍለ ዘመን በሚመነጩ የወይራ ዛፎቹ ይታወቃል። በኋላ በ1572ዓ.ም. አንድ የኦሮሞ ነገድ በንጉሱ በዓፄ ሱሰንዮስ ላይ ዘመቻ ሲከፍት የዓፄ ሠርፀ ድንግል እናት ወደዚህ ቦት ደብረ አብርሃም መጥታ እንደተጠለለች ታሪክ ይዘግባል። አዲስ ዘመን፣ ከ1956-1972 ዓ.ም የሊቦ አውራጃ ማዕከል በመሆንም አገልግሏል። በ1958 በተደረገ የህዝብ ቆጠራ አዲስ ዘመን ውስጥ 4400 ሰዎች የነበሩ ሲሆን፣ ከደብረ ማርቆስ የሚመጣው የስልክ አገልግሎት እዚህ ከተማ ደርሶ ነበር። በአጠቃላይ 3 ቢሮዎች እና 2 ግለሰቦች የስልክ አገልግሎት ተጠቃሚ ነበሩ። ^ Richard Pankhurst, The Ethiopian Borderlands (Lawrenceville: Red Sea Press, 1997), p. 288 ^ http://www.nai.uu.se/library/resources/dossiers/local_history_of_ethiopia/A/ORTAC05.pdf ^ CSA 2005 National Statistics, Table B.4"} {"id": "6932", "contents": "1 January 708 - 1 September 708 እ.ኤ.ኣ. = 700 ዓ.ም. 2 September 708 - 31 December 708 እ.ኤ.ኣ. = 701 ዓ.ም."} {"id": "6956", "contents": "1 January 696 - 31 August 696 እ.ኤ.ኣ. = 688 ዓ.ም. 1 September 696 - 31 December 696 እ.ኤ.ኣ. = 689 ዓ.ም."} {"id": "6962", "contents": "1 January 693 - 31 August 693 እ.ኤ.ኣ. = 685 ዓ.ም. 1 September 693 - 31 December 693 እ.ኤ.ኣ. = 686 ዓ.ም."} {"id": "6968", "contents": "1 January 690 - 31 August 690 እ.ኤ.ኣ. = 682 ዓ.ም. 1 September 690 - 31 December 690 እ.ኤ.ኣ. = 683 ዓ.ም."} {"id": "11720", "contents": "መስከረም ፱ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፱ኛው ቀን ሲሆን የክረምት ወቅት ፹ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፫፻፶፯ ቀናት ሲቀሩ፣ በዘመነ ዮሐንስ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፫፻፶፮ቀናት ይቀራሉ። ፲፱፻፴፩ ዓ.ም. - የኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ክቡር ብላቴን ጌታ ኅሩይ ወልደሥላሴ ፤ በጣሊያን ወረራ ጊዜ ከቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ጋር እንግሊዝ አገር በስደት ላይ እንዳሉ፣ በተወለዱ በስድሳ ዓመታቸው ዓረፉ። ፲፱፻፹፪ ዓ/ም - ዛንዚባር ደሴት ላይ የተወለዱት የታንዛንያው ዜጋ ሳሊም አህመድ ሳሊም ስምንተኛው የአፍሪቃ አንድነት ድርጅት ዋና ጸሐፊ በመሆን ሥልጣኑን ከ ኤዲ ኡማሩ ተረከቡ። ፲፱፻፴፩ ዓ.ም. - ብላቴን ጌታ ኅሩይ ወልደሥላሴ ፤ እንግሊዝ አገር በስደት ላይ እንዳሉ፣ በተወለዱ በስድሳ ዓመታቸው ዓረፉ።"} {"id": "38093", "contents": ""} {"id": "38309", "contents": "የአለም ፍፃሜ ጥናት ትንቢትን በመመርኮዝ የሚደረግ ጥናት ነው። በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ የዚህ አለም ፍፃሜ የሚነኩ ትንቢቶች በተለይ በሚከተሉ መጻሕፍት ውስጥ ሊገኙ ይችላል፦ መጽሐፈ ሄኖክ ትንቢተ ዳኔል ዕዝራ ሱቱኤል ትንቢተ ዘካርያስ የማቴዎስ ወንጌል ወደ ተስሎንቄ ሰዎች ፪ ወደ ቲሞቴዎስ ፪ የዮሃንስ ራዕይ ከተጠቀሱት ድርጊቶች መሃል በቀደም-ተከተል ታላቁ መከራ፣ አርማጌዶን፣ የሙታን ትንሣኤ፣ ዕለተ ደይንና ዘላለማዊው የእግዚአብሔር መንግሥት ይነበያሉ። : ይህ ፡ አጭር ፡ ሃይማኖት ፡ ነክ ፡ ጽሑፍ ፡ መሠረት ፡ ወይም ፡ መዋቅር ፡ ነው። እርስዎ ፡ ሊያስፋፉት ፡ ይችላሉ!"} {"id": "38393", "contents": "መጨረሻ የቀረቡ 3 መጣጥፎች 02:36, 19 ማርች 2022 ‎ሶሪያ (ታሪክ | አርም) ‎[34,692 byte] ‎Onengsevia (ውይይት | አስተዋጽኦ) (አዲስ ገጽ ፈጠረ፦ «{{የሀገር መረጃ|ሙሉ_ስም=የሶሪያ አረብ ሪፐብሊክ|ካርታ_መግለጫ_ፅሁፍ=የሶሪያ ካርታ|የሕዝብ_ብዛት_ከዓለም=66ኛ|ከፍተኛ_ደረጃ_ከባቢ=.sy|የመሬት_ስፋት_ከዓለም=87ኛ|የሕዝብ_ብዛት_ግምት=17,500,657|ተመሠረተ_ፈረሰ_ዓመት=የሶሪያ አረብ መንግሥት መጋቢት 8 ቀን 1920 እ.ኤ.አ • በፈረንሳይ ስልጣን የሶሪያ...») Tag: Visual edit 23:42, 18 ማርች 2022 ‎ቶር (ታሪክ | አርም) ‎[0 byte] ‎77.137.104.207 (ውይይት) (አዲስ ገጽ ፈጠረ፦ «ቶር አላውቀውም») Tags: Visual edit በንፋስ ስልክ -የሞባይል ድረገፅ 01:17, 17 ማርች 2022 ‎ኢማኑኤል ማክሮን (ታሪክ | አርም) ‎[8,272 byte] ‎Onengsevia (ውይይት | አስተዋጽኦ) (አዲስ ገጽ ፈጠረ፦ «{{የፖለቲካ ሰው መረጃ|ስም=ኢማኑኤል ማክሮን|ስዕል=Emmanuel Macron in 2019.jpg|ቢሮ=የፈረንሳይ ፕሬዚዳንት|ቀናት=14 May 2017|ቢሮ2=የኢኮኖሚ, ኢንዱስትሪ እና ዲጂታል ጉዳዮች ሚኒስትር|ቀናት2=ነሐሴ 26 ቀን 2014 - 30 ኦገስት 2016 (አውሮፓዊ)|ፊርማ=Signature EM.svg|አባት=ዣን ሚሼል ማክሮን|እናት=ፍራንሷ ኖጉዌስ|ባለ...») Tag: Visual edit 03:06, 16 ማርች 2022 ‎ቮልዲሚር ዘለንስኪ (ታሪክ | አርም) ‎[50,046 byte] ‎Onengsevia (ውይይት | አስተዋጽኦ)"} {"id": "38471", "contents": "ሰር ቻርልስ ስፔንሰር \"ቻርሊ\" ቻፕሊን (፲፰፻፹ – ፲፱፻፷፱) የነበር ታዋቂ የእንግሊዝ አገር የፊልም ተዋናይ፣ እና አቀናባሪ ነበር። ቻርሊ ቻፕሊን በተለይ ታዋቂ የነበረው ከአንደኛው የዓለም ጦርነት በፊት፣ ፊሞች ያለ ድምጽ በሚሰሩበት ዘመን ነበር። ቻርሊ ከ፭ ዓመቱ ጀምሮ ለሚቀጥሉት ፸ ዓመታት በተዋናይነት አገልግሏል። በነዚህ ዘመናት በጣም ታዋቂነትን ያገኘው \"ትራምፕ\" የሚለውን ገጸ ባህርይ ተላብሶ የተሳተፈባቸው ፍሊሞቹ ናቸው። \"ትራምፕ\" እሚታወቀው በጥሩ ምግባሩ እና ኮት፣ ሰፋፊ ሱሪዎች፣ ረጅም ጫማዎች እና ጥቁር ኮፊያ በማድረጉ ነው። ሰር ቻርልስ ስፔንሰር \"ቻርሊ\" ቻፕሊን የልጅነት ጊዜው እጅግ ከባድና ፈተና የበዛበት ነበር። ባልቴትና በሽተኛ(የጭንቅላት እጥ) የሆነችውን እናቱን የማስታመም ኃላፊነት በጫንቃው ላይ ነበረና። 1914: Making a Living 1916: The Floorwalker 1916: The Fireman 1916: The Vagabond 1916: One A.M. 1916: The Count 1916: The Pawnshop 1916: Behind the Screen 1916: The Rink 1917: Easy Street 1917: The Cure 1917: The Immigrant 1917: The Adventurer 1918: A Dog's Life 1918: The Bond 1918: Shoulder Arms 1919: Sunny side 1919: A Day's Pleasure 1921: The Kid 1921: The Idle Class 1922: Pay Day 1923: The Pilgrim 1925: The Gold Rush 1928: The Circus 1931: City Lights 1936: Modern Times 1940: The Great Dictator 1947: Monsieur Verdure 1952: Limelight 1957: A King in New York"} {"id": "38579", "contents": "ሶራኒኛ የኩርድኛ ቀበሌኛ ሲሆን በኢራቅና በፋርስ ክፍሎች ይነገራል። የሶራኒኛ ውክፔዲያ አለ! (ይህ ቋንቋ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "11774", "contents": "ጥቅምት ፲፭ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፵፭ኛው እና የመፀው ፳ኛው ዕለት ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፪፻፳፩ ቀናት ሲቀሩ፣ በዘመነ ዮሐንስ፤ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፪፻፳ ቀናት ይቀራሉ። ፲፰፻፶ ዓ/ም - ሼፊልድ በሚባለው የእንግሊዝ ከተማ፣ የሼፊልድ የእግር ኳስ ክለብ ሲመሠረት በዓለም የመጀመሪያው የእግር ኳስ ክለብ ነው። ፲፱፻፶፫ ዓ/ም - ፻፲፮ኛው የግብጽ ቅብጥ ቤተ ክርስቲያን ፓተርያርክ አቡነ ቄርሎስ ሳድሳዊ ኢትዮጵያን ለመጎብኘት አዲስ አበባ ገቡ። ፲፱፻፶፭ ዓ/ም - በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የአሜሪካ ዋና ተወካይ አድላይ ስቲቨንሰን፣ የሶቪዬት ሕብረት በኩባ ደሴት ላይ የኑክልዬር መሣሪያዎችን ማስቀመጧን የሚያሳዩ ከአየር የተነሱ ማስረጃ ምስሎችን ለጸጥታ ጉባዔው አቀረቡ። ፲፱፻፶፯ ዓ/ም - በአፍሪቃ ከብሪታንያ ነጻነቷን በመቀዳጀት ዘጠነኛዋ አገር፣ የቀድሞዋ የሰሜን ሮዴዥያ፤ አዲሷ ዛምቢያ ኬኔዝ ካውንዳን የመጀመሪያው ፕሬዚደንት አድርጋ መረጠች። ፲፱፻፷፬ ዓ/ም - የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት (ተ.መ.ድ.) ታይዋንን ከአባልነት አስወጥቶ የቻይና ሕዝባዊ ሪፑብሊክን በአባልነት እንድትገባ የሚያስችለውን ድንጋጌ በሁለት ሦስተኛ ድምጽ አጸደቀ። ፲፱፻፸፮ ዓ/ም - በ ካሬቢያን ባሕር ላይ በምትገኘው የግሬናዳ ደሴት ወታደራዊ መፈንቅለ መንግሥት በተካሄደበት ሣምንት ውስጥ የአሜሪካው ፕሬዚደንት ሮናልድ ሬጋን “የአሜሪካን ዜጋዎች ደኅንነት” ለመጠበቅ በሚል ምክንያት ደሴቷን በአገራቸው ሠራዊቶች አስወረሩ። ፲፱፻፸፯ ዓ/ም - በኢትዮጵያ ውስጥ በተከሰተው ድርቅ ምክንያት በረሀብ ለተጎዱት ወገኖች እርዳታ የአውሮፓ ሕብረት 1.8 ሚሊዮን ፓውንድ (£1.8 million) ዕርዳታ ለገሠ። ፲፰፻፶፱ ዓ/ም - የምስር ተወላጁ፣ ዓፄ ቴዎድሮስን ቅብዐ-መንግሥት ቀብተው ያነገሡት የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት፣ አቡነ ሰላማ በቁም እስር ላይ በንበሩበት በመቅደላ ምሽግ ውስጥ በዚህ ዕለት አርፈው፤ እዚያው መቅደላ መድሃኔ ዓለም ቤተ ክርስቲያን ተቀበሩ። ፲፱፻፷፮ ዓ/ም - ስመጥሩው ኢትዮጵያዊ የማራቶን ጀግና አበበ ቢቂላ አረፈ። አበበ በ፲፱፻፶፪ ዓ.ም በሮማ የኦሊምፒክ ውድድርና በ፲፱፻፶፮ በቶክዮ የኦሊምፒክ ውድድር አሸናፊ ሲሆን በኦሊምፒክ ውድድር የወርቅ ሽልማት በማግኘት የመጀመሪያው የሰሃራ በታች አፍሪቃዊ ነው። (እንግሊዝኛ) P.R.O., FO 371/154836 - Annual Report from Ethiopia for 1960 (እንግሊዝኛ) http://news.bbc.co.uk/onthisday/hi/dates/stories/october/25 (እንግሊዝኛ) http://www.nytimes.com/learning/general/onthisday/20081025.html (እንግሊዝኛ) Marsden, Philip;"} {"id": "1718", "contents": "ናሚቢያ በደቡብ-ምዕራብ አፍሪቃ የምትገኝ ሀገር ናት። በምዕራብ በአትላንቲክ ውቅያኖስ፣ በስሜን በአንጎላና በዛምቢያ፣ በምስራቅ በቦትስዋና፣ በደቡብም በደቡብ አፍሪቃ ትካለላለች። በ1982 አመተ ምኅረት ነጻነትዋን ከደቡብ አፍሪቃ ስላገኘች በጣም አዲስ አገር ነች። ዋና ከተማዋ ዊንድሁክ ነው። የናሚቢያ በረኅ አውራጃ ከጥንት ጀምሮ በሳን (ቡሽማን)፣ በዳማራና በናማቋ ሕዝቦች ተሰፈረ። በ14ኛው መቶ ዘመን፣ የባንቱ ወገኖች ባስፋፉ ጊዜ አገሩን ሠፈሩ። ክልሉ ግን ከ19ኛው መቶ ዘመን በፊት በአውሮጳውያን አልተዘለቀም። በዚያን ጊዜ ጀርመን ደቡብ-ምዕራብ አፍሪቃ ተብላ አገሪቱ የጀርመን ቅኝ ግዛት ሆነች። ዳሩ ግን ዋልቪስ በይ የተባለው ትንሽ ወደብ ብቻ የእንግሊዝ ግዛት ነበር። Geological expedition to Namibia in March 2012, more than 300 photographs. Climate, ice, water and landscapes. In search of traces of megatsunami."} {"id": "11834", "contents": "1988 አመተ ምኅረት ጥቅምት 25 ቀን - በእስራኤል የአክራሪ ኦርቶዶክስ ቡድን አባል ጠቅላይ ሚኒስቴሩን ይስሐቅ ራቢንን በዓደባባይ ገደለ። ኅዳር 1 ቀን - በናይጄሪያ ታዋቂው ደራሲና የተፈጥሮ ጉዳይ ተከራካሪ ኬን ሳሮ ዊዋ፣ ሰፊ የዓለም አቀፍ ተቃውሞ ቢኖርም በአገሪቱ መንግሥት ከ ሌላ ስምንት ሰዎች ጋር በሰቀላ የሞት ቅጣት ተቀጣ። ጳጉሜ 2 ቀን - የራፕ ሙዚቃ ተጫዋች ቱፓክ ሻኩር በላስ ቬጋስ ተተኲሶ ተገደለ። የታንዛኒያ ቤተ መንግሥት በኦፊሴል ከዳር ኤስ ሰላም ወደ ዶዶማ ተዛወረ።"} {"id": "11924", "contents": "ፌሊክስ ፎር (1887-1891) (በ ፈረንሳይኛ ፡ Félix Faure) 7ኛ የፈረንሣይ ፕሬዚዳንት ነበሩ።"} {"id": "11621", "contents": "መስከረም የወር ስም ሆኖ በጳጉሜ ወር እና በጥቅምት ወር መሀከል የሚገኝ ከአስራ ሦስቱ ኢትዮጵያ የወራት አቆጣጠር ውስጥ መጀመርያው የወር ስም ነው። «መስከረም» ከግዕዙ «ከረመ» ከሚለው ግስ የተባዛ ነው። ሌላ ከቀረቡት ግመቶች መካከል መነሻው «መሰስ-ከረም» (ክረምቱ መሰስ ብሎ ማለፉን)፣ ወይም «መዘክረ-ዓም» (የዓመት መታወሻ) ይባላል። በቅብጢ አቆጣጠር የዚህ ወር ስም ጦውት ነው። ይህም በጥንታዊ ግብጽ አረመኔ ሃይማኖት ከጣኦት ስም «ጀሑቲ» መጣ። በጎርጎርዮስ አቆጣጠር የሰፕቴምበር መጨረሻና የኦክቶበር መጀመርያ ነው። መስከረም ፲፬/14 ቀን ፲፱፻፷፮/1966 ዓ/ም የቀድሞዋ የፖርቱጋል ጊኒ ጊኒ ቢሳው መስከረም ፳/20 ቀን ፲፱፻፶፱/1959 ዓ/ም የቀድሞዋ ቤችዋናላንድ ቦትስዋና መስከረም ፳፩/21 ቀን ፲፱፻፶፫/1953 ዓ/ም ናይጄሪያ መስከረም ፳፪/22 ቀን ፲፱፻፶፩/1951 ዓ/ም የቀድሞዋ የፈረንሳይ ምዕራብ አፍሪቃጊኒ መስከረም ፳፬/24 ቀን ፲፱፻፶፱/1959 ዓ/ም የቀድሞዋ ባሱቶላንድ ሌሶቶ መስከረም ፳፱/29 ቀን ፲፱፻፶፭/1955 ዓ/ም ኡጋንዳ ዘመነ ማቴዎስ ዘመነ ማርቆስ ዘመነ ሉቃስ ዘመነ ዮሀንስ ^ The Ethiopic Calendar ^ «ኅዳር እና ወጉ» በሔኖክ ያሬድ፣ 3 Dec. 2008 እ.ኤ.ኣ. ^ ደስታ፡ተክለ፡ወልድ «ዐዲስ፡ያማርኛ፡መዝገበ፡ቃላት» አርቲስቲክ ማተሚያ ቢት፣ አዲስ አበባ ፲፱፻፷፪ ዓ.ም ገጽ ፰፻፳"} {"id": "11663", "contents": "ሐምሌ ፬ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፫፻፬ኛው ቀን ሲሆን የክረምት ወቅት ፱ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፷፪ ቀናት፣ በዘመነ ዮሐንስ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፷፩ ቀናት ይቀራሉ። ፲፱፻፱ ዓ/ም - በንግሥት ዘውዲቱ እና በአልጋ ወራሽ ራስ ተፈሪ ትዕዛዝ መሠረት በራስ ደምሴ የተመራ ሠራዊት ጠቅላይ ሚኒስትሩን ቢተወደድ ኃይለ ጊዮርጊስን በ እግር ሰንሰለት ታሥረው ንብረታቸው ሁሉ ተወረሰ። ፲፱፻፲፯ ዓ.ም - በመቅደላ ጦርነት በእንግሊዞች ከተወሰዱት ሁለት የዓፄ ቴዎድሮስ ዘውዶች አንደኛው የብር ዘውድ በዛሬው ዕለት ለግርማዊት ንግሥት ዘውዲቱ ተመለሰ። ከወርቅ የተሠራው ዘውድ አሁንም እንግሊዝ አገር ይገኛል። ፲፱፻፶፪ ዓ/ም - ሞይስ ሾምቤ ካታንጋ የተሰኘውን የኮንጎ ግዛት በቤልጅግ መንግሥት ድጋፍ ነፃ መሆኑን ይፋ አደረገ።"} {"id": "14672", "contents": "በSoulier, E.; Andriveau-Goujon, J. የታተመ"} {"id": "14678", "contents": "ምናልባትም እስካሁን ድረስ ያሉ ከተሞችን፣ ተራሮችንና ወንዞችን በትክክል በማስቀመጥ ወደር የሌለው ካርታ ነው ቢባል ማጋነን አይሆንም። ካርታው የተዘጋጀው በቬኒስ ካርታ ሰሪ ቪቸንዞ ኮርኔሊ (Vincenzo Maria Coronelli (August 16, 1650 - December 9, 1718) ) በ1690 ነበር። ይህ ሰው የመጀመሪያውን የጂኦግራፊ ማህበር Accademia Cosmografica degli Argonauti, በ1680 የመሰረት ነበር። ለካርታው ዋቢ የሆኑት በ1600ወቹ ኢትዮጵያን የጎበኙት የፖርቱጋል ተጓዦች፣ ማኑኤል ደ አልሜዳ፣ አልፎንሶ ሜንዴዝ፣ ፔድሮ ፔዝና ጆርሞ ሎቦ ናቸው። Tsana = ጣና ሃይቅ - ጣናና ደምቢያ የካርታው ዋና ትኩረት የሆኑበት ምክንያት በዘመኑ የኢትዮጵያ ነገስታ በአካባባቢው ዋና ከተሞችን ይገነቡ ስለነበር ነው። ደንከዝ፣ ጉዛራ፣ ጎርጎራ እና ጎንደር ይጠቀሳሉ። ከሰሜኑ የቀይ ባህር ወደብ Derbeta ጀምሮ አሁን ደቡብ ኢትዮጵያ የሚገኙት Sugame, Bahargamo and Gumar በግልጽ ይታያሉ። የአስመራ ከተማም በታሪክና በዚህ ካርታ ላይ ብቅ ይላል። Axum አክሱም , Asmara አስመራ, Gojiam ጎጃም, di Cafate ጋፋት, di Ganz ገንዝ , Bahargamo ብሄር ጋሞ, Walkajit ወልቃይት, Gorgoraጎርጎራ, Samen ሰሜን, Lalibela ላሊበላ, Shewa ሸዋ ,Mugar ሙገር ,di Dembea ደምቢያ Tigre ትግራይ, di Amhara ደቡብ ወሎ, Ifat ይፋት, Guraghe ጉራጌ, Damot ዳሞት, Balli ባሌ, Dawaro ዳዋሮ, Sugamo ሲዳሞ, Angot አንጎት, Bagemder ጎንደር and Midrabahr ምድር ባህር (ኤርትራ) በሚገባ ካራው ላይ ይስተዋላሉ። የንጉሱ መቀመጫ ይጠቀስ እንጂ በርግጥ በጊዜው የአገሪቱ ዋና ከተማ ጎንደር ከተማ ካርታው ላይ አልሰፈረም። ማውስወን ካርታው ላይ በማንሳፋፍ የአማርኛ መረጃ ያገኛሉ ^ Coronelli, Vincenzo, 1650-1718."} {"id": "12038", "contents": "1930ዎቹ ዓመተ ምኅረት ከ1930 ዓም ጀምሮ እስከ 1939 ዓም ድረስ ያሉት ዓመታት ናቸው። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "12056", "contents": "10ኛው ምዕጤ ዓመት ከ901 እስከ 1000 ዓም ድረስ የነበረው ክፍለ ዘመን ነበረ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "12212", "contents": "ሳተርን፡ (ምልክት፦) መሬት በምትገኝበት ማለትም ሚልክ ዌይ ተብሎ በሚጠራው ረጨት ወይም የከዋክብት ስብስብ ውስጥ የሚገኝ ፕላኔት ነው። ይህ ፕላኔት ከፀሐይ ባለው ርቀት 6ኛ ( ስድስተኛ ) ነው። ከበፊቱ ሜርኩሪ፣ ቬነስ፣ መሬት፣ ማርስ እና ጁፒተር የተባሉ ፕላኔቶች ይገኛሉ። ኸበስተኋላው ደግሞ ኡራኑስ፣ ነፕቲዩን እና ፕሉቶ የተባሉት ይገኛሉ። ይህ ፕላኔት በዚህ ረጨት ውስጥ ከሚገኙ ፕላኔቶች በግዝፈቱ የሁለተኛነትን ደረጃ ይይዛል። ግዙፍ የ ጋዝ ክምችት እንደሆነ ይታመናል። በ ረጨቱ ውስጥ የጋዝ ክምችት የሆኑት ፕላኔቶች ጁፒተር፣ ኡራኑስ፣ ነፕቲዩን እና ራሱ ሳተርን ናቸው። በዚህም የተነሳ ጆቪያን ወይም ጁፒተርን መሳይ እየተባለ ይጠራል። በአብዛሃኛው ሃይድሮጅን ከተባለ ጋዝ እና በ ጥቂት መጠን ሂሊየም ከተባለ ንጥረነገር የተሰራ ነው። ፕላኔቱ በተለይም ዙሪያውን በሚገኙ በቀለበቶቹ ይታወቃል። እነዚህ ቀለበቶች ከሳተርን ወገብ ከ6630 ኪ.ሜ. እስከ 120700 ኪ.ሜ. ርቀት ድረስ ይገኛሉ። በአማካይ እያንዳንዳቸው እስከ 20 ሜ. ድረስ ወፍረት ያላቸው ቀለበቶች ናቸው። የተሰሩት በአብዛሃኛው ከውሃ፣ ከበረዶ እና ከሌሎች ንጥረ ነገሮች ነው።"} {"id": "12254", "contents": "የፍኖተሰላም ከተማ የምትገኘው በሰሜን ምዕራብ ኢትዮጵያ፣ በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ምዕራብ ጎጃም ዞን ጃቢጠህናን ወረዳ ከአዲስ አበባ በ 387 ኪ.ሜ ከክልሉ ዋና ከተማ ባህርዳር ደግሞ 176 ኪ.ሜ ላይ ነው፡፡ አስትሮኖሚያዊ መገኛ ቦታዋም በ10º 41’ ሰሜን ላቲቲውድ እና 37º 16’ ምስራቅ ሎንግቲውድ ነው፡:1 ፍኖተ ሰላም (ፍ/ሰላም) በኢትዮጵያ ውስጥ በጎጃም እምብርት ላይ የምትገኝ ከተማ ናት። አመሰራረት ፍኖተሰላም ከተማ የተቆረቆረችው በ 1933 ዓም ነው፡፡ፍኖተሰላም በክልሉ ከሚገኙ የሪፎርም ከተሞች ስትሆን፣ የከተማ አስተዳደር፣ ማዘጋጃ ቤት፣ 3 የከተማና 2 የገጠር ቀበሌዎች አላት፡፡ በ2003 ዓ.ም የተዘጋጀ መዋቅራዊ ፕላንም አላት፡፡ ፍኖተ ሰላም ማለት መልካም መንገድ ወይም ጉዞ እንደማለት ሲሆን ይህንንም ስም ያወጡላት ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ እንደሆኑ ይነገራል። ጃንሆይ ከጣሊያን ጦርነት በኋዋላ ከስደት ወደ ኢትዮጵያ ሲመለሱ አሁን ፍኖተ ሰላም ያለችበት ቦታ ላይ ከአጃቢዎቻቸው ጋር እረፍት ያደርጋሉ። እስከዚያን ጊዜ ድረስ ያደረጉት ጉዞም በሰላም የተሞላ ስለነበር ያንን ቦታ ፍኖተ ሰላም ብለው ሰየሙት። ከከተማዋ ወጣ ብሎ የሚገኝ አንድ የዋርካ ዛፍ ይገኛል። ይህንንም የዋንዛ ዛፍ የተከሉት ንጉሱ ስለነበሩ እስካሁን ድረስ የአባ ንጉስ ዋንዛ እየተባለ ይጠራል። ፍኖተ ሰላም በብዙ ነገር ትታወቃለች። በአካባቢው ያሉ ገበሬዎች ጤፍ፣ በቆሎ፣ ዳጉሳ፣ ኑግ፣ በርበሬ እና ሌሎችንም የእህል አይነቶች ያበቅላሉ። በፍራፍሬ ሎሚ፣ ብርቱካን፣ ፓፓዬ እንደልብ ይገኛል። በጣም ጥራት ያለው ቡና የሚገኝባት አገር ናት - ፍ/ሰላም። የባከል ቡና በጣዕሙ ይታወቃል። ከከተማው ወጣ ብሎ የገራይ የውሃ ግድብ ስለሚገኝ በተለይ በፆም ጊዜ እጅ የሚያስቆረጥም አሳ ይገኛል። ፍ/ሰላም በወተትና በማር ሀብትም በጣም የታውቀች ከተማ ናት። በከተማዋ አንድ ሁለተኛ ደረጃና አንድ መሰናዶ ትመሀርት በቶች አንዲሁም አንድ መምህራን ማሰልጠኛ ኮለጅ ይግኛሉ። reference 1 http://www.mwud.gov.et/web/finoteselam/home"} {"id": "12284", "contents": "ዘንዶ-ነብር በጥንታዊ ግብፅ መንግሥት ዘመን በኩል መኳያ ሠሌዳዎች ላይ ብዙ ጊዜ የተቀረጸ የግሩም እንስሳ ነው። እነዚህ የኩል መኳያ ሠሌዳዎች ከፈርዖኖች አስቀድሞ እጅግ በጥንታዊ ታሪክ ዘመን ተሠሩ። ዘንዶ-ነብር ነብርን ይመስላል፤ ነገር ግን እንደ ነብር ያልሆነ በጣም የረዘመ አንገት አለበት። በተቀረጹት ስዕሎች፣ ለግብጻውያን ለመዳ ሆነው ሲያገለግሉ በልባብ ገመድ ሲመሩ ይታያሉ። የቀረጹዋቸው ግብጻውያን ባለሙያዎች ሁልጊዜ ሌሎች እንስሶች በትክክል ሲቀርጹ፣ ዘንዶ-ነብር ግን አፈ-ታሪካዊ ፍጡር ብቻ የተቀረጸ ይታስባል። በኋለኛ ዘመን ተመሳሳይ ፍጡር በሱመርና ኤላም ስዕሎች ይታይ ነበር። ስያሜው «ዘንዶ-ነብር» ወይም ከሮማይስጥ ቃላት «ሰርፖፓርድ» ዘመናዊ ነው፤ በጥንታዊ ግብጽኛ እንዴት እንደ ተባለ አይታወቅም። በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ Category:Serpopard የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ። O’Connor, David 2002. Context, function and program: understanding ceremonial slate palettes. Journal of the American Research Center in Egypt 39: 5–25. ^ Michael Rice, Egypt's Making: The Origins of Ancient Egypt, 5000-2000 BC, Routledge 2003, p.68 good images of Narmer Palette by Francesco Rafaele"} {"id": "50387", "contents": "አፈወርቅ ገ/ኢየሱስ በ1860 ዓ.ም ጎንደር ዘጌ በተሰኘችው ስፍራ ተወለዱ፡፡ የእቴጌ ጣይቱ ብጡል የሥጋ ዝምድና እንዳላቸው የሚነገርላቸው አፈወርቅ በልጅነት ዕድሜያቸው አዲስ አበባ መጥተው አደጉ። ለዘመናዊት ኢትዮዽያ ሥልጣኔ መስራች የሆኑት ዳግማዊ አጤ ምኒሊክ ያውሮፓን ሥልጣኔ ቀስመው እንዲመጡ ወደውጭ ሀገር ከላኳቸው ብልህ ወጣቶች መካከል አንዱ አፈወርቅ ገ/ኢየሱስ ናቸው። አፈወርቅ የ20 ዓመት ብላቴና ሳሉ በአጤ ምኒልክ በጎ ፈቃድ ከሁለት ወጣቶች ልጅ ጉግሳ ዳርጌ እና ልጅ ቅጣው ዛማኑኤል ጋር በ1880 ዓ.ም ወደ ስዊዘርላንድ ተላኩ። ከዚያ ከደረሱ በኋላ በገዛ ፈቃዳቸውና ባልታወቀ ምክንያት ወደ ጣሊያን ቱሪን ሄደው በኮሌጅ ኢንተርናሲዮናል ደ.ቤሊ አርቲ ከፍተኛ የሥነ ጽሑፍ ትምህርት ተከታተሉ። ከአድዋ ጦርነት በ1986 በፊት ወደ ኢትዮዽያ ተመልሰው በ1882 በቤተመንግስት ባለሟልነትና በሠዓሊነት ሙያ ያገለገሉት አፈወርቅ፥ በተለይ ከእቴጌ ጣይቱ ጋር በመቀያየማቸው በ1888 ዓ.ም. በስደት መንፈስ ወደ ኢጣሊያ ተመለሱ። በናፖሊ የምስራቅ ጥናት ኢንስቲቲዩት የአማርኛ ቋንቋ በማስተማር የፕሮፌሰርነት ማእረግ አግኝተዋል። አፈወርቅ በኢጣሊያ ሳሉ ለኢትዮዽያ ዘመናዊ ሥነ ጽሁፍ ዕድገት የበኩር ልጅ ሊያሰኙዋቸው የቻሉትን የአማርኛ መጻሕፍት የጻፉ ሲሆን እንደገና ወደሀገራቸው በ1922 ዓ.ም. እስከተመለሱ ድረስ፥ በግእዝ፥ በአማርኛ፥ በኢጣሊያንኛ እና በፈረንሳይኛ ቋንቋዎች የመማሪያ መጻሕፍት፥ የታሪክ እና የፈጠራ ልቦለድ መጻሕፍትን አሳትመዋል። አፈወርቅ በ1902 ዓ.ም. ሮማ ባሳተሙት ዳግማዊ ምኒሊክ በሚለው የታሪክ መጽሐፋቸው ከግዕዝ ጽሑፍ ባህል ወደ ዘመናዊ አማርኛ ኪናዊ ሥነጽሑፍ ለተደረገው ሽግግር በተለይ በ1908 ዓ.ም. በሮም ባሳተሟት ጦቢያ-ልቦለድ ታሪክ የፈጠራ ሥራቸው-በኢትዮዽያ የአማርኛ ዘመናዊ ሥነጽሑፍ መሥራች ካሰኛቸው ማእረግ ባሻገር በአፍሪካ ቋንቋዎችም ታሪክ- በሀገርኛ ቋንቋ በመጻፍ የመጀመሪያው ጥቁር አፍሪካዊ የሚል ምስክርነት አግኝተዋል። ቀደም ሲል ለሀገራቸው በአስተርጓሚነት፥ በጉምሩክ ሥራ ኃላፊነት ነጋድራስነት እና በአምባሳደርነት ሮም ያገለገሉት አፈወርቅ በኢትዮዽያና ኢጣሊያን ጦርነት ወቅት 1924 - 1933 ኢጣሊያን ወገን ሆነው በ የቄሣር መንግስት መልእክተኛነት በሀገራቸው ልዩ በደል ፈጽመዋል በሚል ከነፃነት በኋላ በ1933 የዕድሜ ልክ እሥራት ተፈርዶባቸው በጅማ ጅሬን እሥር ቤት ለ6 ዓመታት በግዞት ቆይተው፥ በእርጅና እና በጤና ማጣት መስከረም 15 ቀን 1939 ዓ.ም በ79 ዓመታቸው አረፉ። ምንጭ:ብርሀነመስቀል ደጀኔ 2000ዓ.ም ብራና.ማ.ቤ ካሌንደር።"} {"id": "14774", "contents": "ለመሀን እምዬ ለአገልጋይ እትዬ ብርቋ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው። መሆን ያለባቸው ነገሮች ተቃራኒያቸው ሲሆን ለመግለጽ የሚያገለግል"} {"id": "14780", "contents": "ለመስራት የሚያፍር መብላት አይደፍርም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "13160", "contents": "እንኮይ (Ximenia americana L.) በኢትዮጵያ የሚበቅል እጅግ ጣፋጭ የሆነ ቢጫ ፍሬ የሚያፈራ ዛፍ ነው። ፍራፍሬውን በብዛት መብላት ትልን ይገድላል። የእንኮይ ዘር ግን መርዛም ነው። በአንድ ናይጄሪያ ዩኒቨርሲቲ ምርመራ፣ የተለያዩ ተውሳኮችን እንደሚገድል ተረጋገጠ። የፍሎሪዳ ክፍላገር አሜሪካ ጥንታዊ ኗሪዎች ልጡ በጡንቻ ወይም ድድ ሕመም ላይ ማከሙን ያውቁ ነበር። ቅጠሉ ትንሽ መርዝ አለውና ሳይበላ በደንብ መበሰል ያስፈልጋል። ቅጠሉ ጉሮሮ ሲደርቅ፣ ለአሜባ፣ ለውሻ በሽታ ያገለግላል። ከ2000 ሜትር በታች እስከ 7 m. ይደርሳል። በቆላና በገሞጂ አገራት ይገኛል። ቅጠለ ረገፍ ዛፍ ወይም ቊጥቋጥ ነው። ቅጠሉ እንደ ለውዝ (አልመንድ) ይሸታል። ^ አማራ ጌታሁን - SOME COMMON MEDICINAL AND POISONOUS PLANTS USED IN ETHIOPIAN FOLK MEDICINE March 1976 እ.ኤ.አ. ^ Short Communication: Studies of antimicrobial activity and chemical constituents of Ximenia americana. DS Ogunleye and SF Ibitoye, Trop J Pharm Res, December 2003, 2(2), pages 239-241 (abstract) ^ 50 Common Native Plants Important In Florida's Ethnobotanical History by Ginger M. Allen, Michael D. Bond, and Martin B. Main. University of Florida IFAS Extension. http://edis.ifas.ufl.edu/uw152 (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "12392", "contents": "ሥዕል የተለያዩ ቀለሞችን በመጠቀም ሀሳባዊ እና እውነታዊ ምስሎችን በመደብ ላይ የማስቀመጥ ጥበብ ነው። ሥነ-ጥበብ ድርጊት እና ውጤትን የያዘ ጥበብ ሲል ይገልፀዋል፤ ሥዕልን። በሰዓሊነት ሙያ ውስጥ ሸራ፣ ብሩሽ፣ ወረቀት እና ሌሎች መሳሪያዎች ሊያስፈልጉ ይችላሉ። ነገር ግን በዘመናዊ የሥዕል ጥበብ ውስጥ በአሸዋ፣ የሸክላ አፈር እና ሌሎች ነገሮችን መጠቀም ተችሏል። ሥዕል ውድ በሆኑ ነገሮች (ለምሳሌ ወርቅ) ሊዋብ ይችላል።"} {"id": "50465", "contents": "ዊሊያም ጆን ራንኪን (እንግሊዝኛ: William John Rankine) (1820-1872 ዓም) የስኮትላንድ ተመራማሪ፣ ፊዚሲስት እና መሃንዲስ ነበር። የሙቀት መጠኑን ለመለካት '“ራንኪን ልኬት”' ሀሳብ አቀረበ። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "12404", "contents": "የዱር ህይወት ወይም wildlife የሚባለው ማንኛውንም ለማዳ ያልሆኑ እንስሳት፣ እጽዋት እና ሌሎች ጥቃቅን ፍጥረቶችን ያጠቃልላል። ከዚህ ውስጥ ነው እንግዲህ ለማዳ ያልሆኑትን እንስሳት ለይተን የዱር እንስሳ የምንላቸው። እነዚህ እንስሳቶች በሰው ልጅ የሂዎት ዘመናቶች ሲጠበቁ ቆይተዋል። ይህም ለከባቢ አየር እና አካባቢያዊ ጤንነት አሉታዊም አወንታዊ አስተዋጽኦዎች አሉት።"} {"id": "12440", "contents": "አልሙኒየም ንጥረ ነገር ሲሆን ቀላል ብረታብረት ነው። ቀለሙ እንደ ብር ሆኖ በቀላሉ የማይዝግ ነው። በተፈጥሮ ከኦክስጅን ጋር የተዋሀደ ንጥረ ነገር ሲሆን፡ ለተለያየ ተግባራት ለመጠቀም ያመችህ ዘንድ ንጹህ ነው። የጥንተ፡ንጥር ጥናት (ኬሚስትሪ) (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "50537", "contents": "፻፵፭ ፤ መኳንንት ደጆቻችሁን ክፈቱ ። ፻፵፮ ፤ የቆማቹህ ሰዎች ራሳችሁን ዝቅ ዝቅ አድርጉ ። ፻፵፯ ፤ አቤቱ ሁሉን ለፈጠርህ ለማትታይ አምላክ ለአንተ ሰውነታችንን እንዘረጋለን ሁሉን ለምታዋርድ ለአንተ ራሳችንን እናዋርዳለን ሁሉን ለምታሰግድ ለአንተ እንሰግዳለን ሁሉን ለምትገዛ ለአንተ እንገዛለን ። ፻፵፰ ፤ የተሠወረውን የምትገልጽ የተገለጸውን ሁሉ የምትሠውር ሆይ በውስጥ ያለውን የምታወጣ በውጭ ያለውን የምታስገባ ሆይ ። አሁንም በእውነት የሚጠሩህን የወገኖችህን ጩኸታቸውን ስማ ። ፻፵፱ ፤ በፍርሃት ሆናችሁ ለእግዚአብሔር ስገዱ አቤቱ በፊትህ እንሰግዳለን እናመሰግንሃለንም ። ፻፶ ፤ ጸሎተ ንስሐ ። ፻፶፩ ፤ ተመልከት ቅድሳት ለቅዱሳን ነው ። ቅዱስ አብ አንድ ነው ። ቅዱስ ወልድም አንድ ነው ። መንፈስ ቅዱስም አንድ ነው ። ፻፶፪ ፤ እግዚአብሔር ከሁላችሁ ጋራ ይሁን ። ከመንፈስ ጋራ ። አቤቱ ክርስቶስ ማረን (፳፩ ጊዜ) ። ፻፶፫ ፤ በንስሐ ውስጥ ያላችሁ ሰዎች ራሳችሁን ዝቅ ዝቅ አድርጉ ። ፻፶፬ ፤ ከዚህ በኋላ ወደ ሕዝቡ ተመልሶ አምላካችን እግዚአብሔር ሆይ ቅዳሴ ሐዋርያት ቁጥር ፺፭ - ፻፳፮ ። ፻፶፭ ፤ ሐዳፌ ነፍስ ። እናንተ የክርስቲያን ወገን ሆይ በዚች ቀን እንደተሰበሰባችሁ እንደዚሁ ክብርት በምትሆን በደብረፅዮንና በሰማይ ባለች ነፃ በምታወጣ በእየሩሳሌም ይሰብስባችሁ ። ፻፶፮ ፤ ይህንንም የማርያም የምስጋናዋን ቃል እንደሰማችሁ የሕፃናትን የምስጋና ቃል ይልቁንም ከጣዕሙ ብዛት የተነሳ አጥንትን የሚያለመልም የመላዕክትን ምስጋና እንደዚሁ ያሰማችሁ ። ፻፶፯ ፤ የእሳት ነበልባል ድንኳኖች ወደ ተተከሉበት የካህናት አለቃ ወዳለበት ያግባችሁ የተሳለ የፊቱ መልክ ከዚያ አለ ። ንጹሕ አክሊልና ብሩህ ልብስ ከዚያ አለ ። እርሱም ከላይ የተገኘ ነው እንጂ የስው እጅ ያልተጠበበበት ነው ። ፻፶፰ ፤ የቅዱሳን ማኀበር ወዳለበት ያግባችሁ ያስተማሩ የሐዋርያትም ማኀበር ድል የነሱ የሰማዕታት ማኀበር ብሩካን የሚሆኑ የጻድቃንም ማኀበር የተሾሙ የካህናት ማኀበር ትጉሃን የሚሆኑ የመላዕክት ማኀበር ፍፁማን ደናግልና የመነኮሳት ማኀበር ወዳለበት ያግባችሁ ። ከሁሉ በላይ ከሆነች ከአንዲት ቅድስት ቤተ ክርስቲያን ፍፁም አንድነቷ ሁሉ ጋራ ከነርሱም ጋራ ታቦትዘዶር ወዳለችበት ይህችውም እመቤታችን ማርያም ናት ። ፻፶፱ ፤ እንግዲህ ሞትን የምታለብስና ወደ ሲኦል የምታወርድ ትዕቢትና መታጀርንም ጌጥ አናድርግ ። ፻፷ ፤ እንግዲህ የሥጋ ንጽሕና ብቻ ያይደለ ትሕትናን ከንጽሕና ጋራ ገንዘብ እናድርግ ። መንፈስን ንጹሕ በማድረግ ነብያት እግዚአብሔርን አይተውታልና ። ፻፷፩ ፤ እንግዲህ እንደሐዋርያት ፍቅርን የዋሃትንም ገንዘብ እናድርግ ጌታቸውን ወደውታልና የዓመፃ ማሠሪያን ሁሉ ያሣሩ ይፈቱም ዘንድ እንደርሱ ያለውን ሥልጣን የሰጣቸው ። ←ወደ ገፅ ፲፯ ወደ ገፅ ፲፱→"} {"id": "2492", "contents": "አ ኡ ኢ ኣ ኤ እ ኦ ኧ አልፍ (ወይም አሌፍ) በአቡጊዳ ተራ መጀመርያው ፊደል ነው። እንዲሁም በከነዓን በአራማያ በዕብራይስጥና በሶርያ ፊደሎች መጀመርያው ፊደል አሌፍ ይባላል። በዓረብኛ ፊደል ደግሞ መጀመርያው ፊደል አሊፍ ሲሆን በግሪክም አልፋ ይባላል። በመጀመርያ በግዕዝ የዚህ ምልክት ምክንያት ተፈናጣሪ ተናባቢ ድምጽ ለማመልከት ነበር። ይህ ድምጽ ፍች «ነዛሪ የጉሮሮ እግድ» ይባላል። በዛሬው አማርኛ ግን ምንም ተናባቢ ሳይኖር አናባቢ ብቻ ሊያመለከት ይችላል። (በዘመናዊ ዕብራይስጥም «አሌፍ» እንዲህ ይጠቅማል።) በዚህ ጥቅም በአማርኛ አጻጻፍ ብዙ ጊዜ ከዐይን (ዐ) ጋራ ሊለዋውጥ ይችላል። በአረብኛ ደግሞ «አሊፍ» ከጥንት ተፈናጣሪ ተናባቢ ድምጽ ነበር። በኋላ ግን 'አ' የሚለውን አናባቢ ብቻ ሊያመልከት መጣ። ስለዚህ ነዛሪ የጉሮሮ እግድ ለመጻፍ ሌላ አዲስ ፊደል «ኅምዛ» ተፈጠረ። በመጀመርያው (ግዕዝ) ቅርጽ (አ) በልሳነ ግዕዝ እንደ ሌሎቹ ፊደላት የ«ኸ» አናባቢ ድምጽ ሆነው ነበር፤ በአማርኛ ግን ድምጹ እንደ አራተኛው (ራብዕ) ቅርጽ (ኣ) አንድላይ ነው። ቢሆንም አንዳንዴ በባዕድ ቃላት ይህ አናባቢ በቃል መጀመርያ ሲጋጠም «ኧ» የሚለው ልዩ ፊደል አለ። የአልፍ መነሻ ከቅድመ-ሴማዊ ጽሕፈት እንደ ሆነ ይታስባል። በዚህ ጽሕፈት ፊደሉ የበሬ ራስ ስዕል መስለ። በዘመናዊ ዕብራይስጥም እስካሁን «አሉፍ» ማለት «ከብት» ማለት ነው። ለዚህም ተመሳሳይ የግብጽ ሀይሮግሊፍ «ኢሕ» ነበር። የከነዓን «አሌፍ» እንዲሁም ከዚህ ምልክት ተወስዶ በዚያ መንገድ የዕብራይስጥና የአራማያ «አሌፍ» የአረብኛም «አሊፍ» ወለደ። ከዚህ በላይ የግሪክ አልፋቤት «አልፋ» (Α α) አባት ሆነ, እሱም የላቲን አልፋቤት (A a) ወላጅ ሆነ። ስለዚህ እነዚህ ሁሉ የአልፍ ሩቅ ዘመዶች ሊባሉ ይቻላል። በተጨማሪ የግዕዝ ቁጥር ፩ ከግሪኩ α በመወሰዱ የ«አ» ዘመድ ነው። ^ የግዕዝ መረጃ ከኢኦተቤ ማህበረ ቅዱሳን"} {"id": "2516", "contents": "ከ ኩ ኪ ካ ኬ ክ ኮ ኳ ኰ ኲ ኴ ኵ ካፍ በጥንታዊ አቡጊዳ ተራ 11ኛው ፊደል ነው። እንዲሁም በከነዓን በአራማያ በዕብራይስጥ በሶርያም ፊደሎች 11ኛው ፊደል \"ካፍ\" ይባላል። በዓረብኛ ደግሞ ተመሳሳይ ፊደል \"ካፍ\" ተብሎ በ\"አብጃድ\" ተራ 11ኛ ነው። በአማርኛ \"ኸ ኹ ኺ ኻ ኼ ኽ ኾ\" ከ\"ከ...\" ትንሽ ተቀይሯል። የካፍ መነሻ ከቅድመ-ሴማዊ ጽሕፈት እንደ ሆነ ይታስባል። በዚህ ጽሕፈት ፊደሉ የመዳፍ ስዕል መስለ። ለዚህም ተመሳሳይ የግብጽ ሀይሮግሊፍ ነበር። አጠራሩ ግን \"ደ\" ነበር። በግብፅ የሠሩት ሴማውያን ግን በቋንቋቸው \"ካፍ\" ስላሉት፣ ይህ ስዕል \"ክ\" ሆኖ እንዲሰማ መጣ። የከነዓን \"ካፍ\" እንዲሁም ከዚህ ምልክት ተወስዶ በዚያ መንገድ የዕብራይስጥና የአራማያ የአረብኛም \"ካፍ\" ወለደ። ከዚህ በላይ የግሪክ አልፋቤት \"ካፓ\" (Κ, κ) አባት ሆነ። እሱም የላቲን አልፋቤት (K k) እና የቂርሎስ አልፋቤት (К к) ወላጅ ሆነ። ስለዚህ እነዚህ ሁሉ የ\"ካፍ\" ሩቅ ዘመዶች ሊባሉ ይቻላል። በተጨማሪ የግዕዝ ቁጥር ፳ (ሃያ) ከግሪኩ κ በመወሰዱ እሱም የ\"ከ\" ዘመድ ነው።"} {"id": "2534", "contents": "ዐይን (ሥነ አካል) ዐይን (ፊደል)"} {"id": "2804", "contents": "መስከረም 20 ቀን ፲፱፻፴፮ - የሁለተኛው ዓለም ጦርነት መገባደጃ መጀመሪያ ምዕራፍ ላይ በአሜሪካ የሚመሩ የቃል-ኪዳን አገሮች ሠራዊት በናፖሊ ከተማ በኩል ጣልያን ገቡ። ፲፱፻፶፱ - የብሪታንያ ቅኝ ግዛት የነበረችው የደቡብ አፍሪካዋ ቤችዋናላንድ ነጻነቷን ተቀዳጅታ የቦትስዋና ሪፑብሊክ ተብላ ተሰየመች። ሰሬትሴ ካማ የመጀመሪያው ፕሬዚደንት ናቸው። ፲፱፻፹፭ - ሆዜ ኤድዋርዶ ዶስ ሳንቶስ በአንጎላ ፕሬዚዳንት ምርጫ ጆናስ ሳቪምቢን አሸነፉ።"} {"id": "2816", "contents": "ኮርያ በምሥራቅ እስያ የተገኘ ታሪካዊ አገር ነው። ከ1937 ዓም እስካሁን የኮርያ ልሳነ ምድር በሁለት መንግሥታት ይለያያል፦ ደቡብ ኮርያ ሰሜን ኮርያ"} {"id": "3122", "contents": "ነሐሴ 22 ቀን: ነጻነት በዓል በሆንግኮንግ... 1601 - ጋሊሌኦ ስለመጀመርያ ቴሌስኮፕ ለቬኒስ አማካሪዎች መግለጫ ሰጠ። 1805 - ናፖሌዎን በድረስደን ውጊያ ድል አደረገ። 1888 - ከዓለሙ ታሪክ አጭሩ ጦርነት - 38 ደቂቃ - የእንግሊዝ-ዛንዚባር ጦርነት። 1955 - ዶ/ር ማርቲን ሉጠር ኪንግ \"እኔ ሕልም አለኝ\" ያለበትን ለሰላማዊ ሰልፍ አናገረ። 1982 - ሳዳም ሁሰይን ኩወይት የኢራቅ ክፍላገር ነው ይላል።"} {"id": "13442", "contents": "ቁስ አካል ማለት ማናቸውም ተጨባጭ ነገሮች የተሰሩበት አካል ማለት ነው። ብዙ ጊዜ አተም እና ሞለኪል ያጠቅሳል። የነገሮች-ህልውና....ህላዌ-ነገር....ቁሳቁሳዊ-ህልዉና...የነገራት-አኗኗር... ነዋሪ-እውነትነት...እውነቴታ...ማተሮ...ነዋርያተ -ተፍጥሮ...ነዋሪ-ነገር...ነዋርያት..ቁሳቁሳዊ -ህላዌ ከሰው ልጅ ህሊና ዉጭ ያለ ነዋሪ ወይም ራሱን ችሎ የሚኖር ፤ ልብ ወለድ ፋንታዝያ ኢሉዝያ አምሳለ ሃሳብ ያልሆነ፡ በአምስቱ የማወቂያ መቀበያ ህዋሶች የነገርነታቸውን ባህሪ አመል ጸባይ ሰርጽን የምንቀበላቸው (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "13454", "contents": "ሰኔ ፴ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፫፻ ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፷፮ ቀናት በ ዘመነ ዮሐንስ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፷፭ ቀናት ይቀራሉ። ፲፰፻፴፰ ዓ/ም አንድ የሜክሲኮ ሠራዊት ምሽግ ከተማረከ በኋላ የአሜሪካ ሕብረት መንግሥት የካሊፎርኒያን ግዛት አጠቃሎ መያዙን አወጀ። ፲፰፻፶፯ ዓ/ም ፕሬዚደንት አብራሃም ሊንከንን ከገደላቸው ጆን ዊልክስ ቡዝ ጋር በግድያው ለመተባበራቸው በሕግ የተፈረደባቸው አራት ሰዎች ዋሺንግተን ዲ.ሲ ላይ በስቅላት ተቀጡ። ፲፰፻፺ ዓ/ም የአሜሪካ ሕብረት መንግሥት የሃዋይን ደሴቶች ከግዛቱ ጋር ደረበ። ፲፱፻፺፯ ዓ/ም በለንደን የሕዝብ መጓጓዣ ድር ላይ በተፈጸመው የሽብርተኞች ፍንዳታ በሦስት ውስጠ-ምድር ባቡር ጣቢያዎችና በአንድ ወጥቶ-እብስ ላይ አምሳ ስድስት ሰዎች ሲሞቱ፣ ከሰባት መቶ በላይ ሌሎች ደግሞ ጉዳት ደርሶባቸዋል። (እንግሊዝኛ) http://en.wikipedia.org/wiki/July_7"} {"id": "15074", "contents": "አዳማ ስታዲየም በአዳማ፣ ኢትዮጵያ የሚገኝ ስታዲየም ነው። አራት ሺህ ሰዎችን መያዝ ሲችል የአዳማ ከተማ የእግር ኳስ ክለብ መቀመጫ ነው። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "3266", "contents": "«ወያኔ» ወዲህ ይመራል። ለዚያው ስያሜ መነሻ፣ «ሕዝባዊ ወያኔ ሐርነት ትግራይ»ን ይዩ። የኢትዮጵያ ሕዝቦች አብዮታዊ ዲሞክራሲያዊ ግንባር የኢትዮጵያ ፖለቲካ ወገን ነው። eprdf.org.et/ (ይህ ፖለቲካ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "15158", "contents": "ለጥሩ ተግባሩ ካሳ ያገኛል።"} {"id": "13550", "contents": "በዛወርቅ አስፋው የኢትዮጵያ ታዋቂ ዘፋኝ ስትሆን የትዝታ ሙዚቃ ስራዎችን በማቅረብ ትታወቃለች። ለመኖር"} {"id": "13556", "contents": "ዘሪቱ የኢትዮጵያ ታዋቂ ዘፋኝ ስትሆን ብዙ ዘመናዊ የሙዚቃ ስራወችን በማቅረብ ትታወቃለች።"} {"id": "3290", "contents": "ያሁ (yahoo) በአሜሪካ የሚገኝ የኮምፕዩተር አገልግሎቶች የሚሰጥ ድርጅት ነው። የያሁ ኢ-ሜይል፣ ያሁ ዌብሳይት ማውጫ እና ሌሎች አገልግሎቶችን ያቀርባል። ከስታንፎርድ በተመረቁት ዴቪድ ፊሎ እና ጄሪ ያንግ በጃንዩዌሪ 1994 እ.ኤ.አ. ነው የተመሠረተው። የድርጅቱ ዋና መስሪያ ቤት በሰኒቬል፥ ካሊፎርኒያ ይገኛል። እንደ አሌክሳ ኢንተርኔት እና ኔትክራፍት ዓይነት የኢንተርኔት አጠቃቀምን የሚመዘግቡ ድርጅቶች በኩል፣ ያሁ ከ400 ሚሊዮን በላይ የሆኑ ሰዎች የሚጎበኙት ሲሆን፣ ይህም በኢንተርኔት ከሚጎበኙ ዌብሳይቶች አንደኛ ያደርገዋል።"} {"id": "13676", "contents": "ሃይማኖት ግርማ የኢትዮጵያ ታዋቂ ዘፋኝ ስትሆን ብዙ ዘመናዊ የሙዚቃ ስራወችን በማቅረብ ትታወቃለች።"} {"id": "13682", "contents": "አብነት አጎናፍር የኢትዮጵያ ታዋቂ ዘፋኝ ሲሆን ብዙ ዘመናዊ የሙዚቃ ስራወችን በማቅረብ ይታወቃል።"} {"id": "13700", "contents": "እዮብ መኮንን፣ ኢትዮጵያዊ ታዋቂ ዘፋኝ የነበረ ሲሆን ብዙ ዘመናዊ የሙዚቃ ስራዎችን አቅርቧል። ከነዚህም ዉስጥ ለኢትዮጵያ የሬጌ ሙዚቃ እድገት አስተዋፆ ያደረገበት ስሙን በጉልህ ያስጠራዋል። እዮብ መኮንን ባደረበት ድንገተኛ ህመም፣ በናይሮቢ ከተማ ሕክምናውን በሚከታተልበት ሆስፒታል እሁድ ማታ ነሐሴ ፲፪ ቀን ፳፻፭ ዓ.ም. አርፏል። >የፍቅር አኩኩሉ(ሲንግል) የመጀመሪያ አልበሙ \"እንደ ቃል\" >ትወደኛለች >ይዘባርቃሉ >ያየሽውን አይቻለሁ >infaa gati nara(ኦሮምኛ) >ግን በምን በለጥሻቸው >ደስተኛ ነኝ ከ ዘሪቱ ከበደ >ታሚኛለሽ አሉ >ይገርማል >ወኪል ነሽ >ውል አይፃፍ >ነቅቻለሁ >ነገን ላየው ሁለተኛው አልበሙ የአልበሙ መጠሪያ \"እሮጣለሁ\" ሲሆን በውስጡ 14 ሙዚቃወችን የያዘ ነው ሰማኋቸው *ትክክል ነሽ *ተጠርቸ *የጋበዝኳቸው *wehajira(አፋርኛ) *ወደናቴ ቤት *ማን ያውቃል ተው ያልሽኝን ተውኩት *አንደበቴ *ሳይ *ይለፍ *ዝም እላለሁ *እንዴት ብየ እሮጣለሁ ^ ሪፖርተር ጋዜጣ (በነሐሴ ፳፭ ቀን ፳፻፭ ዓ.ም. የተወሰደ)"} {"id": "15260", "contents": "ልጅ ያቦካው ለእራት አይሆንም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "15266", "contents": "ልፋት ቢያምርህ መሬት ግዛ ችግር ቢያምርህ ልጅ አብዛ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "8288", "contents": "1 January 25 - 26 August 25 እ.ኤ.ኣ. = 17 ዓ.ም. 27 August 25 - 31 December 25 እ.ኤ.ኣ. = 18 ዓ.ም."} {"id": "13742", "contents": "ምልምሎች (26) ለእንጦጦ ማርያም ይመስለኛል ጣይቱ ለመዘምራንነት ድምጸ መረዋ የሆኑ ስልቦችን ለአገልጋይነት ይሰጣሉ። እነዚህ መዘምራን ከአለቃ ጋር በምን እንደተጣሉ አይታወቅም። አለቃ እነሱን እናንተ ምልምሎች ይሏቸዋል። መዘምራኑም ምኒልክ ዘንድ ይከሳሉ ተሰደብን ብለው። አለቃም ተጠርተው ሲጠየቁ አልተሳደብኩም ይላሉ። ከዚያ ምን ብሎ ነው አለቃ የሰደባችሁ ይላሉ ምኒልክ። መዘምራኑ አፍረው ዝም ሲሉ አለቃ ምን ትላለህ ይሏቸዋል። አለቃም አልተሳደብኩም እቴጌ ጣይቱ ከአገልጋዮቻቸው መካከል መርጠው መልምለው ለእንጦጦ ማርያም ስለሰጡ ነው ምልምሎች ያልኩት አሉ። ምኒልክም ስቀው ዝም አሉ አሉ።"} {"id": "13748", "contents": "በጠማማ ጣሳ (32)በአለቃ ተረብ በተደጋጋሚ ጥቃት ደርሶበት በቁጭት ላይ የነበረ ሰው እርሳቸውን የሚተርብበት ጥሩ አጋጣሚ በማግኘቱ እጅግ በጣም ደስ ይለዋል። ይሄውም አለቃ እሰው ቤት እንጀራ በምስር ወጥ ተጋብዘው እስኪጠግቡ ይበሉና በወጡ የተለቃለቀውን አፋቸውንም ሆነ ከንፈራቸውን ሳይታጠቡ ሰው ወደተሰበሰበበት አደባባይ ይመጣሉ። ሰውዬውም ያገኘውን አጋጣሚ በመጠቀም በሰው ፊት አዋርዷቸው ዝና ሊያገኝ በመጣደፍ፤ «አለቃ! በዛሬው ገበያ የምስር ዋጋ ምን ያህል ነበር?» ይላቸዋል። አለቃም የሰውየውን ተረብ በቅጽበት ይረዱና ቀና ብለው ሰውየውን ሲያዩት ጉንጩ በጣም የከሳና የተጣመመ መምሰሉን ይረዳሉ። ታዲያ ለሰውየው የሚሰጡት መልስ ምን መሰላችሁ። «አይ ልጄ! ምስርማ ዛሬ ተወዶ በጠማማ ጣሳ በብር አንድ ሲሸጥ ውሏል።» በማለት የጉንጩን መጣመም ጠቆም አድርገው ቆሽጡን አሳረሩት ይባላል።"} {"id": "13754", "contents": "ግም ግም ሲል (38)ሊቁ ገብረሀና በሀያ ስድስት ዓመታቸው ጎንደር ውስጥ ሊቀ ካህናት ሆነው ተሾሙ። በዚህ ጊዜ አንዲት ጎንደሬ ዘንድ ጠበል ተጠርተው ቢሄዱ የሚወጡት ሰዎች ሁሉ «ጠላው ጥሩ አይደለም» ሲሉ ይሰሙና ተመልሰው ወደቤታቸው ይሄዳሉ። ሴትዮዋም በመቅረታቸው አዝና ቤታቸው ሄዳ «ምነው አባ ጠበል ጠርቼዎት ሳይመጡ ቀሩ?» ብትላቸው “ኧረ መጥቼ ሰው ግም ግም ሲል ጊዜ ነው የተመለስኩት።” አሏት።"} {"id": "13760", "contents": "ከመሶብዎ አይጡ (40)ሰው መቼም ወዶም ይሁን ፈርቶ አለቃን ይጋብዛቸዋል። አንድ ቀን ሊጋበዙ ወደ አንዱ ቤት ጎራ ብለው እንደተቀመጡ ጋባዥዋ ሴት እንጀራ ለማቅረብ መሶቡን ከፈት ስታደርገው ትንሽ አይጥ ዘላ ትወጣና ትሰወራለች። አለቃም ይህችን ጠንቀኛ አይጥ አይተዋት እንዳላዩ ጸጥ ብለዋል። ርቧቸው ስለነበረ ከራሳቸው ጋር እየታገሉ እስኪበቃቸው ድረስ ይበላሉ። ከዚያም በመጨረሻ ማእድ ሲነሳ መመረቅ የተለመደ በመሆኑ እንዲህ ብለው ይመርቃሉ ;- በላነው ጠጣነው ከእንጀራ ከወጡ እ /ር ይስጥልኝ ከመሶብዎ አይጡ።"} {"id": "16616", "contents": "ቁንጫ ውሀ ወረጅ ቢሏት ስፈናጠር የሰው ዶጮ እሰብር አለች የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "16628", "contents": "ግንባታ በሲቪል ኢንጅነሪንግ ወይም የሕንጻ ጥበብ ውስጥ ለተለያዩ አገልግሎቶች የሚውሉ መዋቅሮችን የመስራት ሂደት ነው።"} {"id": "16640", "contents": "አሰፋ አባተ ደግሞውም «የማሲንቆው አባት»ተብሎ የሚጠራ ሲሆን ታዋቂ ኢትዮጵያዊ ድምፃዊ ነበር። አሰፋ አባተ በ፲፱፻፳፱ ዓ.ም. በወሎ ክፍለ ሀገር የጁ ሳንቃ ቀበሌ ተወለደ። አሰፋ ፱ ዓመት እንደሞላው በድምፁ ግሩምነት ተደንቆ በደሴ ቤተ መንግሥት ሥራ ጀመረ። ከዚያም በ፲፱፻፵፩ ዓ.ም. ወደ አዲስ አበባ በመምጣት በሀገር ፍቅር ማህበር ተቀጠረ። አሰፋ አባተ በሙዚቃው ዓለም ለአጭር ጊዜ እስከቆየበት ጊዜ ድረስ ፶ የሚሆኑ ዜማዎችን ተጫውቷል። ከነዚህ መካከል «ዓሳ አበላሻለሁ ዓባይ ዳር ነው ቤቴ» እና «የማትበላ ወፍ በጭራ ተይዛ» ይጠቀሳሉ። ናሽናል ቢብሊዮግራፊ ቡድን፣ የአንጋፋ አርቲስቶች መዝገበ የሕይወት ታሪክ፣ መጋቢት ፳፻፣ ገጽ 18 (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "16676", "contents": "ቂጥኛም ከውርዴ ይማከራል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "3380", "contents": "1957 አመተ ምኅረት ጥቅምት 14 ቀን - ዛምቢያ (ቀድሞ ስሜን ሮዲዚያ) ነጻነት ከእንግሊዝ አገኘ። የካቲት 11 ቀን - ጋምቢያ ነጻነት ከእንግሊዝ አገኘ። የእንግሊዝ ቅኝ ግዛት በቿናላንድ (አሁን ቦትስዋና) መቀመጫ ከማፈኪንግ ወደ ጋቦሮኔስ (አሁን ጋቦሮኔ) ተዛወረ። አዲስ አበባ ለኦርቶዶክስ ተዋሕዶ አብያተ ክርስቲያን ስብሰባ ሥፍራው ነበረች። 1950ዎቹ: 1950 1951 1952 1953 1954 1955 1956 1957 1958 1959"} {"id": "3404", "contents": "ናዝሬት ወዲህ ይመራል። ለእስራኤል ከተማ፣ ናዝሬት፣ እስራኤልን ይዩ። ኣዳማ በአማርኛ ናዝሬት በኦሮሚያ ክልል ለኦሮሚያ በዋና ከተማነት የሚያገለግል የኢትዮጵያ ከተማ ነው። በምስራቅ ሸዋ ዞን በላቲቱድና ሎንጂቱድ 8.55° N 39.27° E ላይ ከአዲስ አበባ ወደ ደቡብ ምዕራብ 100 ኪሎመትር ላይ ይገኛል። በማዕከላዊ ስታቲስቲስ ባለስልጣን ትመና የአዳማ ከትማ የ228,628 ሰው መኖሪያ ሲሆን እነሱም 114,255 ወንዶችና 114,368 ሴቶች ናቸው። ሌሎች ትመናዎችም አዳማ ከ200,000 ህዝብ በላይ መያዙን ያዘግባሉ። በ1986 የሕዝብ ቆጠራ አዳማ የ127,842 መኖሪያ ነበር። አዳማ በትራንስፖርት ማእከልነት የታወቀ ከተማ ነው። ከተማው በአዲስ አበባና በድሬዳዋ መንገድ ላይ ይገኛል። አዲስ አበባ ጅቡቲና አሰብ (ከኢትዮ-ኤርትራ ጦርነት በፊት ኢትዮጵያ አሰብን ስትጠቀም) የሚመላለሱ ቁጥራችው ከፍ ያሉ የጭነት መኪኖች የሚያልፉት በአዳማ ነው። ከአዲስ አበባ ወደ ጅቡቲ የሚሄደው ምድር ባቡርም አዳማን ያቋርጣል።"} {"id": "8486", "contents": "ኸርማን መልቪል የአሜሪካ ጸሓፊ ነበር። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "8534", "contents": "አሃዱ ሳቡሬ ጳውሎስ ኞኞ ዳሪዎስ ሞዲ ታምራት በቀለ በዓሉ ግርማ ገዳሙ አብርሃ ተሾመ አደራ [ኢሳይያስ ልሳኑ]] ያዕቆብ ወልደ ማርያም ተስፋየ ሀብትህ ይመር ማዕረጉ በዛብህ ንጉሤ መንገሻ አማኑኤል በረከት ሰለሞን ተሰማ ጥሩ ወርቅ ዳዊት ሙሉጌታ ሉሌ ዜናነህ መኮንን ብዙ ወንድማገኝ እስሌማን ዓባይ ሄኖክ ስዩም"} {"id": "16736", "contents": "ቆቅ ወዲህ ቅዝምዝም ወዲያ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ፍየል ወዲህ ቅዝምዝም ወደዚያ"} {"id": "16742", "contents": "በሃምሌ ጎመንና አሞሌ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "16760", "contents": "በስራህ ደሀ አትበድል ነጋሪት ባይኖረው እንባ አለው ውሀ ሆኖ ቢኮል ያለ ሞረድ የተሳለ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሰውን አትናቅ"} {"id": "15452", "contents": "ሚስቱ ክፉ ባቄላ እራቱ ብሳና እንጨቱ ሀዘን ነው እቤቱ የአማርኛ ምሳሌ ነው። በኑሮ የተጎሳቆለን አባወራ የሚስል አባባል።"} {"id": "15458", "contents": "ሚስትህ አመዳም ጎራዴህ ጎመዳም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "51131", "contents": "የስነ ቃል ተግባራት የሚባሉት በዋናነት አምስት ናቸው። እነርሱም የመትከልና የማጠናከር ተግባር ፣የማስተማር ተግባር ፣የማምለጥ ተግባር ፣የመግታት/የመቆጣጠር ተግባር እና የመግለጥ ተግባር ናቸው።"} {"id": "8744", "contents": "የምድር መጋጠሚያ ውቅር (geographic coordinate system) በምድሪቱ ያለባት እያንዳንዱ ሥፍራ በሦስት መጋጠሚያ ተውላጠ ቁጥሮች እንዲወሰን ያስችላል። እነርሱም፦ 1) ኬክሮስ (ላቲትዩድ)፤ 2) ኬንትሮስ (ሎንጂትዩድ) እና 3) ከፍታ (ከባሕር ጠለል) ናቸው። እነዚህ በምድሪቱ ዙረት ዋልታ ተስረው በጂዎሜትሪ እንደ ፈልክ (ኳስ) ያለውን ማንኛውንም ቅርጽ መለካት ይመስላል።"} {"id": "9014", "contents": "ምዕተ አመታት: 19ኛ ምዕተ አመት - 20ኛ ምዕተ አመት - 21ኛ ምዕተ አመት አሥርታት: 1900ዎቹ፤ 1910ሮቹ፤ 1920ዎቹ፤ 1930ዎቹ፤ 1940ዎቹ፤ 1950ዎቹ፤ 1960ዎቹ፤ 1970ዎቹ፤ 1980ዎቹ፤ 1990ዎቹ፤ 2000ዎቹ ዘመናት: 1980 1981 1982 1983 1984 1985 1986 1987 1988 1989 በአውሮጳውያን አቆጣጠር፣ «1980ዎቹ» ከ1972 እስከ 1982 ዓም. ማለት ነው።"} {"id": "16874", "contents": "በቅሎ ግዙ ግዙ አሞሌ ላያግዙ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "16880", "contents": "በትር ለገና ነገር ለዋና የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "51299", "contents": "ሱፊዝም መሰረቱ እስልምና ነው። ሱፊዝም ከፍልስፍና ዘርፎች አንዱ ነው። አብዱልቃድር ጊላኒ (አረብኛ: عبدالقادر الجنل نب ) የታወቀ ሼህ ነው። የተወለዱት መጋቢት 12/1070 አመተ ምህረት(1 ረመዳን 470 አመተ ሂጅራ) ጊላን፣ ሴልጁክስ ስርወ መንግስት ነው። የሞቱት 10/1158 አመተ ምህረት (11 ረቢ አልታኒ 561 አመተ ሂጅራ)(87 አመት) ባግዳድ ነው። አህመድ አልቲጃኒ (አረብኛ: احمد التجانب) ታዋቂ ሼህ ነበሩ። በ1728 አይንማህዲ፣ አልጄሪያ ተወለዱ። 1808 ፌዝ፣ ሞሮኮ ሞቱ።"} {"id": "51305", "contents": "ጓዳላሓራ የሜክሲኮ ግዛት ሓሊስኮ ዋና ከተማ ናት ፡ የሚገኘውም በዚያ ግዛት ማዕከላዊ ክልል ውስጥ በምእራብ ሜክሲኮ አተማሓክ ሸለቆ ተብሎ በሚጠራው መልክዓ ምድር አካባቢ ነው ፡ ይህ ንግድ እና የኢኮኖሚ ማዕከል ነው። ባጂዮ ክልል 1.460.148 ነዋሪዎች ጋር ክልል፣ ከተማዋ የጉዋደላሓራ ከተማ ዋና ከተማ አካል ሲሆን ከስምንት ሌሎች በዙሪያዋ ከሚገኙ ማዘጋጃ ቤቶች ጋር በሜክሲኮ ውስጥ እጅግ በጣም ብዙ የህዝብ ብዛት ያለው እና 5,220,443 ነዋሪዎችን የያዘች በባሒዮ ክልል ውስጥ የመጀመሪያዋ እንደሆነች ይቆጠራል ፡ የያዘው ክልል ማዘጋጃ በሚካለለው ኢክስትላዋካን ዴል ሪዮ በሰሜን ውስጥ ቶናላ እና ዛፖትላኔሖ በምሥራቅ ውስጥ የሳን ፔድሮ ትላኬፓኬ በደቡብ እና በዛፖፓኖ በምዕራብም ውስጥ።"} {"id": "17786", "contents": "በጅዖሜትሪ፣ የጉብጠት ማዕከል ማለት፣ ከአንድ መስመር ላይ አንድ ነጥብ ወስደን፣ የዚህን ነጥብ ጉብጠት ከለካን በኋላ የዚህን ግልባጭ በመውሰድ በዚያ እርቀት ልክ ከታካኪው መስመር 90 ዲግሪ ላይ ያለ ነጥብ ማለት ነው።"} {"id": "17798", "contents": "ሞላላ በሂሳብ ጥናት፣ ከሁለት ነጥቦች F 1 እና F 2 ያላቸው እርቀት ተደምሮ ምንጊዜም አንድ ቋሚ ውጤት የሚሰጡ ነጥቦች p ስብስብ ነው። F 1 እና F 2 የሞላላው ትኩረት ወይም ፎከስ በመባል ይታወቃሉ። ሞላላ ሌላም እኩል የሚሰራ ትርጉም አለው፣ እርሱም፣ ሞላላ ማለት አንድ ክባዊ ሾጣጣን በተንጋደደ ጠፍጣፋ ጠለል ስንቆርጠው የምናገኘው ቅርጽ ነው። በሌላ መልኩም ሲተረጎም ሞላላ ማለት፣ ለምሳሌ ውሃን በክብ ብርጭቆ ውስጥ ሳይሞላ ካስቀመጥን በኋላ ያን ብርጭቆ ጋደም ስናደርገው፣ የውሃው ገጽታ የሚይዘው ቅርጽ ሞላላ ይባላል። አንድ ሞላላ መካከሉ የሰንጠረዥ መጀመሪያ (0፣0) ላይ ካረፈና ( x , y ) {\\displaystyle (x,y)} ደግሞ እራሱ ሞላላው ላይ ያሉ ነጥቦች ከሆኑ በሚከትለው ቀመር ይገለጻል፦ x 2 a 2 + y 2 b 2 = 1 {\\displaystyle {\\frac {x^{2}}{a^{2}}}+{\\frac {y^{2}}{b^{2}}}=1} ከላይ እንደተገለጸው የዚህ ሞላላ ማዕከል ( 0 , 0 ) {\\displaystyle (0,0)} ላይ የተቀመጠ ሲሆን ትኩረቱ ደግሞ ( − e a , 0 ) {\\displaystyle (-ea,0)}"} {"id": "17816", "contents": "ዮቅጣን (ዕብራይስጥ፦ יָקְטָן ፤ አረብኛ፦قحطان /ቃህጣን/)"} {"id": "15770", "contents": "የቤት ቁልፍ ከተረሳ ቤት የመክፈቻ ዘዴ፡ ."} {"id": "17306", "contents": "ሃሪ ፖተር (ተከታታይ ፊልሞች)"} {"id": "14156", "contents": "ቸር ይመጸውታል ጠላት ያጠፋል የአማርኛ ምሳሌ ነው። - ጠላት መጥፎ ነው ወዳጅ ጥሩ ነው ለማለት ይመስላል። ነገር ግን ይህ ሁልጊዜ ትክክል አይደለም ምክንያቱም የመጥፎ ሰው ወዳጅ መጥፎ ሊሆን ይችላልና።"} {"id": "17336", "contents": "ተሙጃ መሀል የወጣች ቄጤማ ወይ ለወፍ ወይ ለባላ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ብዙ አትሰነብትም"} {"id": "14180", "contents": "ሀረግ ለመዳፍ አልጋ ለምንጣፍ የአማርኛ ምሳሌ ነው። -"} {"id": "14186", "contents": "ሀሰተኛ ብርቱ ወንጀለኛ የአማርኛ ምሳሌ ነው። - ህሰተኛ ሰው ወንጀል ፈጻሚ ነው።"} {"id": "17354", "contents": "ተሰብሮ ቢጠገን እንደነበረ አይሆን የአማርኛ ምሳሌ ነው። ብርሌ ከነቃ አይሆንም እቃ"} {"id": "17360", "contents": "ተስፋ መስጠት እዳ መግባት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ለሰው ቃል ከገቡ በኋላን ያንን ቃል ማጠፍ ነውር ስለሆነ ቃል መግባት በራሱ ከባድ እንደሆነ የሚያሳይ"} {"id": "17366", "contents": "ተስፋ ማለት ርቆ የተሰቀለ ዳቦ ነው"} {"id": "17372", "contents": "ተቀመጥ በወንበሬ ተናገር በከንፈሬ የአማርኛ ምሳሌ ነው። እንደራሴ"} {"id": "15956", "contents": "ሴትና በቅሎ እንደገሪዋ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው። በደምብ ከተገሩ በድምብ ያገልግላሉ ከሚል ኋላ ቀር አስተሳሰብ የመጣ።"} {"id": "15968", "contents": "ሴት የላከው ሞት አይፈራም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሴት የላከው ወንድ ብዙ ከባድ ስራወችን መፈጸም እንዲችል የሚያስገነዝብ አባባል።"} {"id": "9788", "contents": ""} {"id": "20462", "contents": "እውር ሲቀናጣ ምርኩዙን ወርውሮ ፍለጋ ይገባል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20474", "contents": "እውር ተመሪው ሞኝ ተመካሪው ይጣላል የአማርኛ ምሳሌ ነው። እውር ተመሪው ሞኝ ተመካሪው ይጣላል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20480", "contents": "እውሻ ሆድ ቅቤ አያድርም የአማርኛ ምሳሌ ነው። እውሻ ሆድ ቅቤ አያድርም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20486", "contents": "እውነት የሀሰት ባህር ብትሰምጥ ትሟሟለች እንጂ አትጥፋም የአማርኛ ምሳሌ ነው። እውነት የሀሰት ባህር ብትሰምጥ ትሟሟለች እንጂ አትጥፋም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20492", "contents": "እዚያው ዘንቦ እዚያው ያባራ የአማርኛ ምሳሌ ነው። እዚያው ዘንቦ እዚያው ያባራ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20498", "contents": "እየቤትህ ግባ እየራስህ ተቀባ የአማርኛ ምሳሌ ነው። እየቤትህ ግባ እየራስህ ተቀባ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20504", "contents": "እዩኝ እዩኝ ያለች ደብቁኝ ደብቁኝ ታመጣለች የአማርኛ ምሳሌ ነው። እዩኝ እዩኝ ያለች ደብቁኝ ደብቁኝ ታመጣለች የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "9998", "contents": ""} {"id": "21254", "contents": "የምጣዱ ሳለ የእንቅቡ ተንጣጣ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የምጣዱ ሳለ የእንቅቡ ተንጣጣ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20582", "contents": "እግር ከእርካብ እጅ ከዛብ የአማርኛ ምሳሌ ነው። እግር ከእርካብ እጅ ከዛብ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21266", "contents": "የሞተው ባልሽ ገዳዩ ወንድምሽ (ሀዘንሽ ቅጥ አጣ ከቤትሽ አልወጣ) የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሞተው ባልሽ ገዳዩ ወንድምሽ (ሀዘንሽ ቅጥ አጣ ከቤትሽ አልወጣ) የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "16274", "contents": "ላውንድሪ ቦይ የኢትዮጵያ አስቂኝ የፍቅር ፊልም ነው። ፊልሙ በኢትዮጵያ ሲኒማ ቤቶች ረዥም ጊዜ የቆየ ሲሆን በህዝብ ዘንድ ከፍተኛ ተቀባይነትን አግኝቷል።"} {"id": "21284", "contents": "የረጋ ወተት ቅቤ ይወጣዋል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የረጋ ወተት ቅቤ ይወጣዋል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "16286", "contents": "ውበት ለፈተና የኢትዮጵያ ፊልም ነው። ፊልሙ በሀገሪቱ ሲኒማ ቤቶች ረዥም ጊዜ የቆየ ሲሆን በህዝብ ዘንድ ከፍተኛ ተቀባይነትን አግኝቷል። ሐበሻ ፊልም"} {"id": "20672", "contents": "ከባእድ የጠጡት ኮሶ ይወጣል ደም ጎርሶ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ከባእድ የጠጡት ኮሶ ይወጣል ደም ጎርሶ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20678", "contents": "ከኔ ከወሰድሽው ተቀምጠሽ ልበሽው የአማርኛ ምሳሌ ነው። ከኔ ከወሰድሽው ተቀምጠሽ ልበሽው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20684", "contents": "ከኛ ወዲያ ፉጨት አፍ ለማሞጥሞጥ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ከኛ ወዲያ ፉጨት አፍ ለማሞጥሞጥ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20690", "contents": "ከአባቱ ፊት የሚናገር አፍ ለምጽ ይሆናል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ከአባቱ ፊት የሚናገር አፍ ለምጽ ይሆናል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21356", "contents": "የባሰ አለና አገርህን አትልቀቅ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የባሰ አለና አገርህን አትልቀቅ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21362", "contents": "የተመረረ ድሀ ይገባል ከውሀ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የተመረረ ድሀ ይገባል ከውሀ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20708", "contents": "ካለመናገር ደጃዝማችነት ይቀራል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ካለመናገር ደጃዝማችነት ይቀራል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20714", "contents": "ወራጅ ውሀ አይውሰድህ ሟች ሽማግሌ አይርገምህ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ወራጅ ውሀ አይውሰድህ ሟች ሽማግሌ አይርገምህ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20720", "contents": "ወርቅ የጫነች አህያ ስትገባ የማይፈርስ ግርግዳ የለም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ወርቅ የጫነች አህያ ስትገባ የማይፈርስ ግርግዳ የለም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "10298", "contents": ""} {"id": "19112", "contents": "ከነዓን በመጽሐፍ ቅዱስ መሠረት የካም ልጅና የኖህ ልጅ-ልጅ ነበረ። በዛሬው እስራኤልና ሊባኖስ ያለው አገር በጥንት ስለ ስሙ ከነዓን ይባል ነበር። የከነዓን በኩር ልጅ ሲዶን ሲሆን ሲዶና ከተማ እንደ ተመሠረተና የፊንቄ አባት እንደ ሆነ ተብሏል። እንዲሁም ኬጢ ወይም ኬጢያውያን፣ አሞራዊው ወይም አሞራውያን የተባሉት ሕዝቦች ከከነዓን ተወለዱ። ከዚህ በላይ ኢያቡሳውያን፣ ጌርጌሳውያን፣ ኤዊያውያን፣ ዐሩኬዎን (ዐርካዊው)፣ ሲኒ፣ አራዴዎን፣ ሰማሪዎን፣ እና አማቲ የተባሉት ዘሮች ከከነዓን ወጡ። በኦሪት ዘፍጥረት ኖህ በአራራት ተራራ ሰክሮ ስለ ካም ጥፋት ከነዓንን ረገመው። በመጽሐፈ ኩፋሌ ደግሞ ከነዓን ከወንድሞቹ ጋር በግዮን ማዶ ለመስፈር እምቢ ብሎ በአርፋክስድ ሴም ርስት ውስጥ በመቀመጡ ይረገማል። በኢትዮጵያ ልማዳዊ ታሪክ፣ የከነዓን ልጅ አርዋዲ (አራዴዎን) እና ሚስቱ ኤንቴላ ከእስያ ወደ ኢትዮጵያ በ2108 ዓክልበ. ተሻገሩ። የቅማንት ብሔር ከልጃቸው አናየር እንደ ተወለዱ ይተረካል። ኢትዮጵያ በኩሽ ልጆች በተገዛችበት ዘመን 2 ሌሎች ከነዓናዊ ነገዶች የገቡ ከሲኒ ሻንጉል፣ ከሳምሪ (ሰማሪዎን) ወይጦ መሆናቸው የሚመስክር ልማድ አለ። በአውሮፓ ልማዳዊ ታሪክ ደግሞ፣ የከነዓን ልጅ ዐርካዊው (አርካድ) መጀመርያ በአርካድያ (ግሪክ) ሠፈረ፣ ወንድሙም አማቲ በኤማጥያ (መቄዶን) ሠፈረ። ይህ ከተሞች በሊባኖስ (አርቃና ሐማት) ከሠሩ በኋላ ነበር ይባላል። የፋርስ ሊቅ አል-ታባሪ (907 ዓ.ም. ግድም) የተረከው፣ የከነዓን ሚስት አርሳል ስትባል ይቺ የቲራስ ልጅ ባታዊል ሴት ልጅ እንደ ነበረች እርስዋም «ጥቁሮች፣ ኖባውያን፣ ፌዛን፣ ዘንጅ፣ ዛግሃዋህና የሱዳኑ ሕዝቦች ሁሉ» እንደ ወለደችለት ነበር።"} {"id": "21512", "contents": "የፈሪ ዱላ አያዳግምም የአማርኛ ምሳሌ ነው። የፈሪ ዱላ አያዳግምም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21524", "contents": "የፊተኛውን አሳረርሽ ቢሏት የኋለኛውን ጥሬ አወጣች የአማርኛ ምሳሌ ነው። የፊተኛውን አሳረርሽ ቢሏት የኋለኛውን ጥሬ አወጣች የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21530", "contents": "የፊት የፊቱን አለ ጓያ ነቃይ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የፊት የፊቱን አለ ጓያ ነቃይ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21536", "contents": "የፍቅር ጣእሙ በመሳለሙ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "19142", "contents": "አርመኒያ አርመኒያኛ የአለም ባንዲራዎች ሰንደቅ ዓላማ (ይህ ባንዲራዎች ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "19154", "contents": "ባህሬን የአለም ባንዲራዎች ሰንደቅ ዓላማ (ይህ ባንዲራዎች ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "21020", "contents": "የልጅ ብልጥ የሰጡትን የአማርኛ ምሳሌ ነው። የልጅ ብልጥ የሰጡትን የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "11006", "contents": "ሉድ (ዕብራይስጥ፦ לוּד) በኦሪት ዘፍጥረት ምዕ. 10 መሠረት የሴም ልጅ የኖህም ልጅ ልጅ ነበረ። ይህ ሉድ (የሴም ልጅ) እና ምጽራይም የወለደው ሉዲም ግን ሁለት የተለያዩ ዘሮች ሆነው ይቆጥራል። የሉድ ተወላጆች በዮሴፉስና በሌሎች ጸሐፍት ዘንድ የትንሹ እስያ ሀገር ልድያ (አካድኛ፦ ሉዱ) ሆኑ። ከልድያም አስቀድሞ በዚያ ዙሪያ ሉዊያ የተባለ አገር ነበር። በመጽሐፈ ኩፋሌ ድግሞ የሉድ ርስት 'የሉድ ተራሮች' (ከአራራት ወደ ምዕራብ፣ በትንሹ እስያ) ናቸው። ከዚህ በላይ የግሪክ ታሪክ ጸሐፊ ሄሮዶቶስ እንዳለ፣ ልድያ ከንጉሳቸው ከሉዶስ (Λυδός) ተሰየመች። የአቡሊድስ ዜና መዋዕል (226 ዓ.ም. ገደማ) የሉድ ልጆች 'ላዞኔስ' ወይም 'አላዞኒ' (ሓሊዞናውያን) ሲለን፣ ስትራቦን ሐሊዞናውያን በሐሊስ ወንዝ ላይ ኖሩ በማለት አገኛቸው። ሆኖም በአቡሊድስ ዘንድ፣ «ልድያ» የተባለች አገር ከሉዲም ምጽራይም ወጣች። የእስላም ታሪክ ጸሃፊ ሙሐመድ እብን ጃሪር አል-ታባሪ 907 ዓ.ም. ገደማ በጻፈው ታሪክ የሉድ ሚስት የያፌት ልጅ ሻክባህ ስትሆን የፋርስና የጅዮርጅያ ዘሮች እንዲሁም ሌሎች የምሥራቅ ሕዝቦች ወለደችለት ይላል።"} {"id": "19502", "contents": "ነበርንበት አትኩሩበት የአማርኛ ምሳሌ ነው። የዕድልን ተለዋዋጭነት የሚያስረዳ"} {"id": "19526", "contents": "ነገሬ በከንፈሬ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21602", "contents": "ያለስፍራው የተስበረ ሲጠግኑት አስቸገረ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያለስፍራው የተስበረ ሲጠግኑት አስቸገረ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21608", "contents": "ያለአንድ የላት በዘነዘና ትነቀስ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያለአንድ የላት በዘነዘና ትነቀስ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "19550", "contents": "ነገር በእርቅ መንገድ በድርቅ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "19562", "contents": "ነገር ባዋቂ ብረት በጠራቂ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "31004", "contents": "ዋጅካሬ የግብጽ የቀድሞ ዘመነ መንግሥት 8ኛው ሥርወ መንግሥት ፈርዖን ነበረ። በ7ኛውና 8ኛው ሥርወ መንግሥታት ከተዘረዘሩት ፈርዖኖች ለብዙዎቹ ምንም ፍለጋ ወይም ቅርስ ስላልተገኘ፣ መቸም በእውነት እንደ ነገሡ አይታሥብም። ለዋጅካሬ ዘመን ግን አንድ ጽላት ሰነድ (የቆጵቶስ አዋጆች 'R') ይታወቃል። ይህ ሰነድ የመንግሥትን ነዋይ ለሚያጎዱ ሁሉ ቅጣቱን የሚወስን አዋጅ ነው። በሰነዱ መጨረሻ «ዋጅካሬ፣ የሐብ ልጅ» ሲል፣ በመቅደሙ «ሔሩ ደመጂብታዊ» ይላል፤ ይህ የዋጅካሬ ሌላ ስም እንደ ሆነ በብዙ ይታስባል። ሰነዱ ለጠቅላይ ሚኒስትሩ ኢዲ (የሸማይ ልጅ) ይጻፋል። ሸማይ የቀድሚው የነፈርካውሆር ጠቅላይ ሚኒስትር ሆኖ ነበር። ዋጅካሬ በግብጽ ቀድሞ ዘመን መንግሥት መጨረሻ (2764-2763 ዓክልበ. ግድም) የነገሠው ፈርዖን ይመስላል። በአቢዶስ ፈርዖኖች ዝርዝር ላይ መጨረሻው ፈርዖን «ነፈሪርካሬ» ይባላል። በሸማይ መቃብር ውስጥ፣ አንድ ጽላት ከፈርዖኑ «ፐፒ ነፈሪርካሬ ተገኝቶ ለሸማይ ልጅ ኢዲ እንደ ተጻፈ ይታስባል። ስለዚህ «ፐፒ ነፈሪርካሬ»፣ «ሔሩ ደመጂብታዊ» እና «ዋጅካሬ» ሁሉ የመጨረሻ ፈርዖን ስሞች እንደ ነበሩ ሊሆኑ ይቻላል። በቶሪኖ ቀኖና ላይ በመጨረሻው ቦታ ስሙ ጠፍቷል፣ ፈርዖኑ ግን ለ1 ዓመት ተኩል እንደ ገዛ ይላል። የቆጵቶስ አዋጅ 'R'"} {"id": "11258", "contents": "ገደረ ወይም ገደራት በግምት ከ3ኛው ክፍለ ዘመን በፊት በአክሱም የነገሰ የኢትዮጵያ ንጉሥ ነበር። የንጉሥ ገደረ ሠራዊት በደቡብ አረብ ስለመዝመቱ የሚናገሩ መረጃዎች ተገኝተዋል። ሆኖም የመንን በቁጥጥሩ ሥር አድርጎ መግዛቱን ለማረጋገጥ አያስችሉም። በሳባ ቋንቋ ተጽፎ በየመን የተገኘው መረጃ እንደሚያመለክተው ንጉስ ገደረ (ገደራት) ከሂምያር ቤተሰቦች ተቀናቃኝ ከሆነው ሓምዳ አኒድ ባላባት አል-ሃን፣ ናህፋን እና ከልጆቹ ሳይ-ሩውም፣ አውታር፣ እና ያሪም አይመን ጋር ወግኖ እንደነበርና ሆኖም ቆይቶ ወገንተኝነቱን ቀይሮ ከሂምያሮች ጎን እንደተሰለፈ ያመለክታል። የንጉስ ገደረ ዘመቻዎች ውጤቶች ባይታወቁም፡ ከሌላ ጽሑፍ በተገኘው መረጃ መሰረት፤ ናህፋን ወደ ሃበሻት (ሃበሻ) ሠራዊቱን እንዳዘመተና ከገደራት ጋር ባደረገው ውጊያ እንደቀናው መረጃው ይጠቁማል። በዚሁ ተመሳሳይ መረጃ መሰረት፡ የንጉሥ ገደረ ልጅ ባይጃ (በይጋ) በደቡብ አረብ ናይድና ዛፋር በተባሉ ቀጠናዎች ጦርነት ውስጥ እንደተሰለፈና ተሸንፎ ወደ ባሕር ጠረፍ ክልሎቹ እንዳፈገፈገ ያወሳል። የአክሱም ኃይላት ግን ዋዲ ሱርዱድ እና ዋዲ ሣሃም በተባሉት የስሜን የመን የባሕር ማዶ ቀጠናዎች እንቅስቃሴያቸውን ቀጥለው በጉራቲድ ነገስታት ኢልሳራህ ያህዱብ እና ያዚል ባይዪን በኃይል ተገፍተው እስኪለቁ ድረስ በአካባቢው ቆይተዋል። ንጉስ ገደረ በእርግጥ ደቡብ አረብን መግዛቱን የምያረጋግጥ ማረጋገጫ እስካሁን ባይገኝም የአክሱም ሠራዊት በደቡብ የመን ያደረገው ዘምቻና ቆይታ በወቅቱ በኢትዮጵያና በደቡብ አረብ ግዛቶችና ነገስታት መካከል ጠንካራ ግንኙነት እንደነበር ይረጋግጣሉ። ዓዲ ገለሞ በተባለ በደቡብ ኤርትራ ከሚገኝ ስፍራ በቁፋሮ የተገኘው ከመዳብ በተሰራ ዘንግ ላይ የተገኘው የግዕዝ ጽሑፍ ላይ ገደረ፣ ነጋሲ አክሱም መሆኑን የሚናገር መልዕክት ይዟል። ይህ ንጉስ ገደረ ደቡብ አረብ ከዘመተው ገደረ (ገደራ) ጋር አንድ ስለመሆኑ እስካሁን ማረጋገጫ የለም። በ330 ዓመተ ዓለም አካባቢ በአካባቢው አግዱር የተባለ ንጉሥ ነግሶ እንደነበር ለምሳሌነት ማስቀመጥ ይገባል። የኢትዮጵያ ባዮግራፊ መዝገበ ቃላት፤ አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ፣ ኢትዮጵያ።"} {"id": "31016", "contents": "[[File:|250px| right| thumb|1 ቴልጌልቴልፌልሶር]] 1 ቴልጌልቴልፌልሶር ከ እስከ ዓክልበ. የአሦር ንጉሥ ነበረ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "21710", "contents": "ያምራል ብለው ከተናገሩት ይከፋል ብለው ያስቀሩት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያምራል ብለው ከተናገሩት ይከፋል ብለው ያስቀሩት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21722", "contents": "ያራስ ክፉ መበለት ያደጋ ክፉ እሳት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያራስ ክፉ መበለት ያደጋ ክፉ እሳት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22604", "contents": "ሰርዶ (Cynodon dactylon) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው። ሴልዶ ከፕላስቲክ የተሠራ ሣር ነው"} {"id": "22610", "contents": "ሰገድ (Pavetta abyssinica ) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።"} {"id": "22022", "contents": "ዳቦ በገና ቡና በጀበና የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዳቦ በገና ቡና በጀበና የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "19832", "contents": "ስዕል ቤት በደብረ ፀሐይ ቁስቋም የሚገኝ ክብ ህንጻ ሲሆን በዙሪያው አስራ ሁለት ክፍተቶች ነበሩት። ሴቶች በወር አበባቸው ጊዜ ቤተክርስቲያን እንዳይገቡ መታገዳቸውን በማስመልከት እቴጌ ምንትዋብ (ብርሃን ሞገስ)፣ በየሰዓቱ (ለ12 ሰዓታት) እየሄደች ትጸልይበት ዘንድ አሰራችው። በሱዳን ደርቡሾች እስከተቃጠለ ጊዜ ድረስ፣ ህንጻው እጅግ ባማሩ ስዕሎችና ልዩ ልዩ የወርቅና የብር ጌጦች እንዲሁም በግምጃና ህብረ ቀለማዊ አልባሳት ያሸበረቀ ነበር። በዚህ ቦታ ከነበሩት ልዩ የዕደ ጥበብ ውጤቶችና አይን የሚስቡ ስዕላት አንጻር፣ ቤተ ስዕል ወይም ስዕል ቤት ተባለ። በ1879 የሱዳን ደርቡሾች አቃጠሉትና ሊፈርስ በቃ። 1 2 3 4 5 6 7 8 9 11"} {"id": "31058", "contents": "[[File:|250px| right| thumb|5 ሻምሺ-አዳድ]] 5 ሻምሺ-አዳድ ከ እስከ ዓክልበ. የአሦር ንጉሥ ነበረ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "22046", "contents": "ዳኛ የፈረደው ስለት የቀደደው የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዳኛ የፈረደው ስለት የቀደደው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22052", "contents": "ዳኛን ቢንቁ የተያዘ እህልን ይወቁ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዳኛን ቢንቁ የተያዘ እህልን ይወቁ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22064", "contents": "ድሀ ሲቀማጠል ከወገቡ ቀምጠል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ድሀ ሲቀማጠል ከወገቡ ቀምጠል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22070", "contents": "ድሀ ሲናገር ሬት ኮሶ ሀብታም ሲናገር የማር በሶ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ድሀ ሲናገር ሬት ኮሶ ሀብታም ሲናገር የማር በሶ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22094", "contents": "ድሀ ካልሰራ ዶሮ ካልጫረ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ድሀ ካልሰራ ዶሮ ካልጫረ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22106", "contents": "ድሀን ካስለቀሱ በስላሴ ዘንድ ይወቀሱ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ድሀን ካስለቀሱ በስላሴ ዘንድ ይወቀሱ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "31088", "contents": "[[File:|250px| right| thumb|ኡሽፒያ]] ኡሽፒያ ከ እስከ ዓክልበ. የአሦር ንጉሥ ነበረ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "22124", "contents": "ድምቢጥ እንደ አቅሟ በብእር ትታገማለች የአማርኛ ምሳሌ ነው። ድምቢጥ እንደ አቅሟ በብእር ትታገማለች የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22688", "contents": "ኣማቅጥ ወይም ማገጥ (Trifolium) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ወገን ነው። ሰዲሳ - T. simense ዋዝማ T. acaule አማቅጥ የከብቶችን ጨጓራ በመንፋት ሊገድል ይችላል።"} {"id": "22700", "contents": "የቆላ ኣባሎ ዋጊኖስ ወይም የደጋ አባሎ"} {"id": "19910", "contents": "ሻውሃው (ቻይንኛ፦ 少昊) በቻይና ጥንታዊ ታሪክ ዘንድ የቻይና ንጉሥ ኋንግ ዲ ልጅና ተከታይ ነበረ። በሻውሃው መንግሥት ዋና ከተማው ከዥዎሉ ወደ ጩፉ ተዛወረ። መቃብሩ እስከ ዛሬ ድረስ በጩፉ እንደ ሆነ ይታመናል። በአንዳንድ ታሪክ ቻይናን የነገሠ 84 ዓመት እንደ ነበር ሲባል በሌላ ታሪክ ዙፋኑ ቀጥታ ከኋንግ ዲ ወደ ዧንሡ ተዛወረና ሻውሃው አልነገሠም። የቀርከሃ ዜና መዋዕል የተባለው መዝገብ እንደሚለው ሻውሃው ምናልባት ንጉሥ ከቶ አልነበረም፣ 7 አመት ኋንግ ዲ ካረፈ በኋላ ግን (በ2283 ዓክልበ ግድም) ሚኒስትሩ ጻንግችየ የቻንግዪ ልጅ ዟንሡን ወደ ዙፋኑ አስነሣው። ስለ ሻውሃው ብዙ ተጨማሪ ግሩም አፈ ታሪኮች አሉ፤ ለምሳሌ በአዕዋፍ ላይ እንደ ነገሠ፣ ሚኒስትሮቹም አዕዋፍ እንደ ነበሩ የሚል ወሬ አለ።"} {"id": "22712", "contents": "ኣደስ ወይም ባርሰነት (Myrtus) በዓለምና በኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ሁሌ ለምለም ዛፍ ወገን ነው። በባሕላዊ መድኃኒት፦ ለፎረፎር፣ በቅጠሉ ዱቄት ይታጠብ። ለተቅማጥ ወይም ለሆድ ቁርጠት፣ የቅጠሉ ጭማቂ በጧት ይጠጣል። ^ የዘጌ ልሳነ ምድር ባህላዊ መድሃኒት ጥናት 1999 ዓም ከጥላሁን ተክለሃይማኖት፣ ሚሩጸ ጊዳይ፣ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ"} {"id": "19964", "contents": "^ Africa, with all its States, Kingdoms, republics, Regions, Islands, & cca. Improved and Inlarged form D’Anville’s Map to which has been added A particular Chart of the Gold Coast wherein are Distinguished all the European Forts, and Factories by S. Boulton."} {"id": "22190", "contents": "ዶሮ ጭራ መታረጃዋን አወጣች የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዶሮ ጭራ መታረጃዋን አወጣች የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22196", "contents": "ዶሮን ሲያታልሏት በመጫኛ ጠልፈው ጣሏት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዶሮን ሲያታልሏት በመጫኛ ጠልፈው ጣሏት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20030", "contents": "ታዝበው ኪጠሉህ ታዝበው ይውደዱህ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ታዝበው ኪጠሉህ ታዝበው ይውደዱህ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20048", "contents": "የፋሲል መዋኛ በጎንደር ከተማ ከፋሲል ግቢ 2 ኪሎሜተር በስተ ሰሜን ምዕራብ ርቆ የሚገኝ፣ በአጼ ፋሲለደስ ዘመን ተሰረቶ የነበረው የመዋኛ ስፍራ ነው (በአንዳንዶች ዘንድ በቀዳማዊ ኢያሱ ዘመን እንደተሰራ ይጠቀሳል)። በመዋኛ ስፍራው መካከል ላይ ያለው ባለ ሁለት ፎቅ ቤት የአጼ ፋሲል መኖሪያ እንደነበር ይገመታል። በአሁኑ ዘመን፣ ለጥምቀት በዓል የሚያገለግል ሲሆን ውሃ በምድር ውስጥ በተቆፈረ ቦይ ከቀሃ ወንዝ ያገኛል። በድሮ ጊዜ በአየር በተነፋ አቅማዳ እየተንሳፈፉ ሰዎች ይዝናኑ እንደንበርና ሁልጊዜም በውሃ የተመላ እንደነበር ይነገራል። ከአጠገቡ፣ በስተምስራቅ፣ የአጼ ፋሲለደስ ፈረስ የነበረው የዞብል መቃብር ይገኛል። የዓፄ ፋሲል መኖሪያ 1920ዎቹ በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ Category:Fasilidas' bath የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ።"} {"id": "22244", "contents": "ጅብ ከላይ ውሀ ሲጠጣ ከታች ያለችውን አህያ አታደፍርሽብኝ አለ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ጅብ ከላይ ውሀ ሲጠጣ ከታች ያለችውን አህያ አታደፍርሽብኝ አለ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22250", "contents": "ጅብ የማያውቁት አገር ሄዶ ቁርበት አንጥፉልኝ አለ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ጅብ የማያውቁት አገር ሄዶ ቁርበት አንጥፉልኝ አለ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20150", "contents": "ትምህርት በልጅነት አበባ በጥቅምት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22814", "contents": "ጨጎጊት (Bidens pilosa) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።"} {"id": "22826", "contents": "መጣጤ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ አጥቢ እንስሳ ነው። መጣጤ ከፋደት አስተኔ ውስጥ 5 ወገኖች ናቸው። ከነዚህ ውስጥ አንዱ በአፍሪካና በደቡብ እስያ የሚገኝ ኣራጅ ነው። ሌሎቹም ወገኖች፦ አሳማ መጣጤ - ምሥራቅ እስያ የአውርስያ መጣጤ ወገን የፋደት-መጣጤ ወገን- ደቡብ-ምሥራቅ እስያ የአሜሪካ መጣጤ"} {"id": "22832", "contents": "ለጨዋታው፣ ቆርኪን ይዩ። ቆርኬ (ሮማይስጥ፦ Alcelaphus buselaphus) ኢትዮጵያና አፍሪካ ውስጥ የሚገኝ አጥቢ እንስሳ ነው። ቆርኬ አንድ ዝርያ ብቻ ሲሆን በዚህ ዝርያ ፰ ያህል ንዑስ ዝርያዎች አሉ፤ በስሜን ኢትዮጵያና ኤርትራ የተገኘው ንዑስ ዝርያ የቶራ ቆርኬ (A. buselaphus tora) ሊጠፋ እንደ ሆነ ይታስባል፤ 250 ብቻ እንደ ቀሩ ተብሏል። ከኢትዮጵያ ወደ ደቡብ የሚገኘው ቆርኬ ሚዳቋ ወይም ኢምፓላ (Aepyceros melampus) ሌላ ዝርያ ነው። ጥቅሙ ብዙውን ጊዜ ለቱሪስት መስህብነት ሲውል በተለይ በብዛት በደቡብ ኦሮሚያ ይገኛል፡፡"} {"id": "22844", "contents": "ኣቦ ሸማኔ በአንዳንድ አገር እንዲሁም ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ አጥቢ እንስሳ ነው። አቦ ሸማኔ በአቦ ሸማኔዎች ወገን (Acinonyx) ውስጥ አሁኑ አንድያ ዝርያ ነው፤ በወገኑም ሌሎች ጥንት የጠፉት አባላት ከሥነ አጥንት ታውቀዋል። አቦ ሸማኔ አሁን የሚገኘው በአንዳንድ ቦታ በአፍሪካና በፋርስ ብቻ ነው። ቀድሞ እስከ ሕንድ ድረስ ይገኙ ነበር።"} {"id": "22850", "contents": "አውሬ አህያ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ አጥቢ እንስሳ ነው። ኣውሬ ኣህያ በሮማይስጥ Equus africanus ይባላል። ለማዳ አህያ የመጣ ከዚህ ዝርያ ነው። የዝርያውም 3 ንዑስ-ዝርያዎች ፦ E. africanus somaliensis የሱማሌ አውሬ አህያ - 575 ብቻ ቀርተዋል። E. africanus africanus የኖብያ አውሬ አህያ - እንደ ጠፋ ይታስባል፣ ወይም በሱዳን-[ግብጽ]] ጠረፍ ቀርተዋል። E. africanus asinus አህያ (ለማዳ፣ በአለም ዙሪያ) አውሬ አህያ በጥንት እስከ ሊቢያ ድረስ ተገኝቶ የለማዳው አህያ መገኛ ስሜን-ምሥራቅ አፍሪካ መሆኑ ሊገመት ይቻላል። ኢትዮ ስመ እንሰሳ - የሚያጠቡ"} {"id": "20210", "contents": "ናዳ መጣልህ ቢሉት ተከናንቤአለሁ ልቀቀው አለ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20216", "contents": "ንብን አይተህ ተገዛ ብሎዋል እግዜር የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20222", "contents": "ንጉስ በመንግስቱ እግዜር በመለኮቱ ጎልማሳ በሚስቱ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20228", "contents": "ንጉስ ሲቆጡ ቀስ ብላችሁ ውጡ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "31322", "contents": "ኮንማይል በአይርላንድ አፈ ታሪክ ከ1260 እስከ 1230 ዓክልበ. ግድም ድረስ የአየርላንድ ከፍተኛ ነጉሥ ነበር። የአይርላንድ ታሪኮች እንዳሉት የኮንማይል ዘመን ለ30 ዓመታት ቆየ። የላውድ አቆጣጠሮች (1014 ዓም ተቀነባብሮ) እና የድሮ አቆጣጠር በመከተል፣ ይህ ከ1260 እስከ 1230 ዓክልበ. ድረስ ይሆናል። (በኋላ የታዩት ታሪኮች ግን ከዚያ በፊት ያደርጉታል።) (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "20246", "contents": "ንፉግ ለግሶ ቢሰጥ እጁ ይንቀጠቀጥ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20252", "contents": "ኖረሽ አልጠቀምሽን ሞተሽ አለቀቅሽን የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20258", "contents": "እብድና ዘበናይ የልቡን ይናገራል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20264", "contents": "እተካከል ተግመል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20270", "contents": "እናቱ የሞተችበትና ውሀ የወረደችበት እኩል ያለቅሳሉ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20276", "contents": "እናቴን ያገባ ሁሉም አባቴ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20282", "contents": "እናትየዋን ሲከጅሉ ልጅቷን ይስማሉ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22388", "contents": "(ይህ ስለ ብሔር ወይም ሕዝብ የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) አርቦሬ የኢትዮጵያ ብሔር ነው።"} {"id": "20294", "contents": "እኔ ከሞትኩ ሀብቴ ለከዝኔ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20318", "contents": "እንቁራሪት ዝሆን አክል ብላ ተሰንጥቃ ሞተች የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20324", "contents": "እንበለ ገንዘብ መዝናናት ያመጣል ውርደት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20330", "contents": "እንኳን ለገንፎ ለሙቅም አልደነግጥ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "31394", "contents": "ሻውካንግ (ቻይንኛ፦ 少康) በጥንታዊ ቻይና የሥያ ሥርወ መንግሥት ዘመን ንጉሥ ነበር። በ1946 ዓክልበ. ግድም አባቱ ሥያንግ በአመጸኞቹ ሃን ዥዎና ልጁ ጅያው ተገደለ፤ ንግሥቷ ሚን እርጉዝ ሆና አመለጠችና በሚከተለው ዓመት በስደት ሻውካንግን ወለደች። እርሱ አድጎ ሻውካንግና ቢትዎደዱ ሜ ከ1926 እስከ 1906 ዓክልበ. ድረስ አመጸኖቹን ተዋጉ። በመጨረሻ በ1906 ዓክልበ. በአንዪ በሆነ ውግያ ሃን ዥዎና ልጁ ጅያው ተገደሉ፣ ሻውካንግም ንጉሥ ሆኖ የቻይና መንግሥት ያንጊዜ አልጠፋም። የቀርከሃ ዜና መዋዕል በተባለው ጽሑፍ ዘንድ፣ በመጀመርያው ዓመት መሳፍንቱ ወደ ግቢው መጥተው ተገዙለት፤ በሚከተለውም ዓመት የፋንግ አሕዛብ መጥተው ተገዙለት። በ፫ኛው ዓመት የእርሻ ሚኒስትር ወደ ሹመቱ መለሰው። በ፲፩ኛው ዓመት ሚኒስትሩን የሻንግ መስፍን ሚንግ ቢጫ ወንዝን እንዲያስቆጣጠር አዘዘው። በ፲፰ኛው ዓመት ጊቢውን ወደ ይወን አዛወረው። በ፳፩ኛው ዓመት፣ ዓረፈና ልጁ ዡ ተከተለው።"} {"id": "20366", "contents": "እንደ እንግዳ ጥልቅ እንደ ውሀ ፍልቅ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "31418", "contents": "ዦንግ ረን (ቻይንኛ፦ 仲壬) በጥንታዊ ቻይና የሻንግ ሥርወ መንግሥት ንጉሥ ነበር። በቀርቀሃ ዜና መዋዕል እና በሢማ ጭየን ታሪካዊ መዝገቦችም ዘንድ ለ4 ዓመት ከወንድሙ ዋይ ቢንግ ቀጥሎ ነገሠ፤ የዳ ዲንግም ልጅ ታይ ጅያ ተከተለው። ዪ ዪን በዚህ ዘመን ሁሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ሲሆን ቀረ። ዳሩ ግን በሥነ ቅርስ ከ1200 ዓክልበ. የተገኙት «ንግርተኛ አጥንቶች» ጽሑፎች ላለፉት ነገሥታት መሥዋዕት ሲዘረዝሩ ዦንግ ረንን አይጠቁትም፤ ታይ ጅያም ከዋይ ቢንግ በፊት ያደርጉታል። ሆኖም ዳ ዲንግ ሳይነግሥ እንዳረፈ፣ ዪ ዪንም ያለመቋረጥ ከታንግ ጀምሮ እስከ ዎ ዲንግ ድረስ (1628-1581 ዓክልበ.) እንደ ሻንግ ጠቅላይ ሚኒስትር እንዳገለገለ ትክክለኛ ስለሚመስል ቅደም-ተከተሉ ሢማ ጭየን እንዳለው መሆን አለበት።"} {"id": "31424", "contents": "'ዦው ሙ የ ቻይና ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31436", "contents": "'ዦው አን የ ቻይና ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31442", "contents": "'ዦው ዠንዲንግ የ ቻይና ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31448", "contents": "'ዦው ዮው የ ቻይና ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31454", "contents": "'ዦው ጎንግ የ ቻይና ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31460", "contents": "'ያንግ ጅያ የ ቻይና ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31466", "contents": "'ዲ ዪ የ ቻይና ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31472", "contents": "ጋው (ቻይንኛ፦ 皋) በጥንታዊ ቻይና የሥያ ሥርወ መንግሥት ዘመን ንጉሥ ነበር። አባቱን ኮንግ ጅያን ተከተለው። የቀርከሃ ዜና መዋዕል በተባለው ጽሑፍ ዘንድ፣ ለዘመኑ የተዘገበው እንዲህ ነው፦ በመጀመርያው ዓመት የጨወይ አለቃ ወደ ቦታው መለሰው። በ፫ኛውም ዓመት አረፈ።"} {"id": "31484", "contents": "'ሄ ዳን ጅያ የ ቻይና ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31592", "contents": "ሐምሌ ፭ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፫፻፭ኛው ቀን ሲሆን የክረምት ወቅት ፲ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፷፩ ቀናት፣ በዘመነ ዮሐንስ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፷ ቀናት ይቀራሉ። ፲፭፻፴፫ ዓ/ም - ኢትዮጵያን ለመርዳት የተላከው የብርቱጋል ሠራዊት በዕለተ ቅዳሜ ምጽዋ ላይ አረፈ። ክረምቱንም ካሳለፈ በኋላ የዓፄ ልብነ ድንግል ሚስት ከነበሩት እቴጌ ሰብለ ወንጌል ወዳሉበት ተጓዙ። ፲፱፻፷፯ ዓ/ም - ሳን ቶሜ እና ፕሪንሲፔ ደሴቶች ከብርቱጋል ነፃነታቸውን አወጁ። ፳፻፭ ዓ/ም - በሰሌዳ ቁጥር ኢቲ- ኤ ኦ ፒ (ET-AOP) የተመዘገበው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ቦይንግ 787 ድሪምላይነር አየር ዠበብ በዛሬው ዕለት በሎንዶን 'ሂዝሮው' ጥያራ ጣቢያ እንደቆመ የእሳት አደጋ ደረሰበት። ይኽ አደጋ የተከሰተው ጥያራው መንገደኞችን አሣፍሮ ከአዲስ አበባ ከገባ ከስምንት ሰዓታት በኋላ ነው። መርስዔ ኀዘን ወልደ ቂርቆስ፤ ዕለታዊ የታሪክ ድርጊት - የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን የመጀመሪያው ፓትረያርክ (፲፱፻፶፩ ዓ/ም) (እንግሊዝኛ) http://en.wikipedia.org/wiki/July_12"} {"id": "31610", "contents": "ሳሮን በ1490 ዓ.ም. አኒዩስ ዴ ቪቴርቦ የተባለው ጣልያናዊ መነኮሴ ባሳተመው ዜና ማዋዕል ዘንድ፣ የኬልቶች (በጋሊያ፣ አሁንም ፈረንሳይ አገር) ሦስተኛ ንጉሥ ነበረ። የማጉስ ልጅና ተከታይ ሲሆን ለ61 ዓመት (ምናልባት 2214-2153 ዓክልበ. ግድም) እንደ ነገሠ ተብሏል። ዜና መዋዕሉም እንደሚለው፣ ንጉሥ ሳሮን የሰውን ልጅ ጸባይ ለማሰልጠን ጽሕፈትንም ለማስተምር በጋሊያ ትምህርት ቤቶች መጀመርያ የመሠረተ ነው። ዲዮዶሮስ ሲኩሉስና ሌሎች የታሪክ ጸሐፍት ስለ ድሩዊዶች (የጥንታዊ ኬልቶች አረመኔ ቄሳውንት) ሲገልጹ፣ ከክፍሎቻቸው አንዱ «ሳሮኒዴስ» እንደተባለ ጽፈዋል። በብሪታንያ ደግሞ ሲገዛ ሳሊስቡሪ ከተማ (ኦልድ ሳሩም ወይም ጥንታዊ ሳሩም) እንዳቆመ አንዳንድ ጸሐፊ አስቧል። እንዲሁም በስቴፋኑስ ፎርካቱሉስ (ፈረንሳዊው ኤትየን ፎርካዴል) ዘንድ ሳሮን ጋሊያን እስከ ጋሮን ወንዝ ድረስ ገዛ፤ በቱሉስ ከተማ አንድ ዩኒቨርሲቴ እንደ መሠረተ የሚል ልማድ አለ። ለግብጽም ንግሥት ኢሲስ ጉብኝት አድርጎ ሲመለስ በጉዞው ላይ በቆሮንቶስ ልሳነ ምድር (ግሪክ አገር) አጋዘን አሳድዶ በሳሮኒክ ወሽመት ሰመጠና ልጁ (ወይም እንደ አኒዩስ ሓረግ በሞት የቀደመው የልጁ ናምኔስ ልጅ) ድሩዊስ ተከተለው። በግሪክ አፈታሪክ ደግሞ ንጉሥ ሳሮን አጋዘን አሳድዶ በሳሮኒክ ወሽመት እንደ ሰመጠ ይታወሳል። በዚህ ትውፊት ግን የትሮይዜና (የፔሎፖኔሶስ ከተማ) ንጉሥ ይባላል።"} {"id": "31634", "contents": "አምፖስታ (እስፓንኛ፦ Amposta) የእስፓንያ ከተማ ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31694", "contents": "ኖዮን (ፈረንሳይኛ፦ Noyon) (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "23156", "contents": "ያልታወቀው ጋስጫ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ከአለት የተፈለፈ ቤተ ክርስቲያን ነው።"} {"id": "23162", "contents": "ደሮ ሚኬል ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ከአለት የተፈለፈ ቤተ ክርስቲያን ነው።"} {"id": "23168", "contents": "ደብረ ጽጌ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ከአለት የተፈለፈ ቤተ ክርስቲያን ነው።"} {"id": "23174", "contents": "አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ ገዳም በአባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ የምሕንድስና አመራር የተገነባ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ከአለት የተፈለፈ ቤተ ክርስቲያንና ገዳም ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "30788", "contents": "ነገር ግራኝ ወፍጻሜ ሞቱ በ19ኛው ክፍለ ዘመን የተደረሰ መጽሐፍ ሲሆን ግራኝ አህመድ በዓፄ ልብነ ድንግል መታበይ ምክንያት አገሪቱን ለመቅጣት የመጣ ሃይል አድርጎ የሚያቀርብ ጽሑፍ ነው።"} {"id": "30806", "contents": "ለሽማግሌ የሚያስተምር በውኃ ላይ ይጽፋል ለሕፃን የሚያስተምር በደንጊያ ላይ ይጽፋል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ለሽማግሌ የሚያስተምር በውኃ ላይ ይጽፋል ለሕፃን የሚያስተምር በደንጊያ ላይ ይጽፋል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "30812", "contents": "ስንዴ ቢፈትጉት ይነጣል ነገር ቢመረምሩት ይወጣል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ስንዴ ቢፈትጉት ይነጣል ነገር ቢመረምሩት ይወጣል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "32000", "contents": "ዾሚኒክ ኤንግር (በ ፈረንሳይኛ ፡ Jean Auguste Dominique Ingres ) (1789 - 1855) ፈረንሳዊ ሠዓሊ ነበሩ።"} {"id": "30848", "contents": "የጨዋ ልጅ በከተማ፣ የባለጌ ልጅ በውድማ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የጨዋ ልጅ በከተማ፣ የባለጌ ልጅ በውድማ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "32474", "contents": "ዋና መጣጥፍ፦ ወጋኝ አግላይ መርህ ወጋኝና አግላይ መርህ የብዙ ስብስቦችን ውህድ ብዛት ከተዋሃዱት ስብስቦች ቁጥር እና ከጋራ አባላቶቻቸው ብዛት አንጻር የሚያገኝ ነው። ለምሳሌ ሁለት ስብስቦችን A እና B ን ብንወስድ፣ የውህደታቸው ብዛት የእያንዳንዱ ስብስብ A እና B ብዛት ተደምሮ፣ ከዚህ ላይ የጋራ የሆኑት አባላቶች ብዛት ሲቀነስ ማለት ነው። ምክንያቱም የእያንዳንዱ ስብስብ አባላት ሲደመሩ፣ የጋራ የሆኑት አባላት ብዛት ሁለት ጊዜ ተደምረዋልና። ስለሆነም | A ∪ B | = | A | + | B | − | A ∩ B | . {\\displaystyle |A\\cup B|=|A|+|B|-|A\\cap B|.\\,} ምሳሌ፡ አንድ ሳህን ውስጥ {እንጀራ፣ ኬክ፣ ዳቦ} አለ። ሌላ ሳህን ውስጥ {ኬክ፣ ዳቦ፣ ብስኩት፣ ከረሜላ}። አለሚቱ ከሁለቱ ሳህኖች አንድ ምግብ መምረጥ ቢፈቀድላት፣ ስንት ምርጫ አላት?"} {"id": "32528", "contents": "ኤማጥያ የመቄዶን አውራጃ (ከግሪክ ስሜን) ቀድሞ ስም ነበረ። ኤማጥዮስ (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "46586", "contents": "አንዴስ ተራሮች በምሥራቁ ደቡብ አሜሪካ ከቬኔዝዌላ እስከ አርጀንቲና ድረስ የሚዘረጋ የተራሮች ሰንሰለት ነው።"} {"id": "46622", "contents": "ጋሊስኛ (galego /ጋሌጉ/) ከሮማይስጥ የደረሰ ከሮማንስ ቋንቋዎች ቤተሠብ አንዱ ቋንቋ ነው። ከ2.4 ሚሎዮን ተናጋሪዎች በላይ አሉት። በዝምድና ከእስፓንኛ ይልቅ ለፖርቱጊዝኛ ይቀርባል። በተለይ ከፖርቱጋል ስሜን ባለው የእስፓንያ ክፍላገር በጋሊሲያ ይሰማል። (ይህ ቋንቋ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "46664", "contents": "ዛዓርላንት (ጀርመንኛ፦ Saarland) የጀርመን ክፍላገር ነው። መቀመጫው ዛዓርብሪውክን ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "46778", "contents": "ሎምባርዲያ የጣልያን ክፍላገር ነው። ዋና ከተማው ሚላኖ ነው።"} {"id": "46904", "contents": "ባልካኖች በአውሮፓ ደቡብ-ምሥራው የሚገኝ ትልቅ አውራጃ ነው። ስሙ ከባልካን ተራሮች ተወሰደ። በመልክዓምድር ረገድ፣ ባልካኖች ማለት ከዳኑብ ወንዝና ከሳቫ ወንዝ ደቡብ እስከ ባህር ድረስ ማለት ነው። በባህል ጥናት ረገድ፣ ግሪክ አገርና ቱርክ እንደ «ባልካኖች» አይቆጠሩም፣ ሮማኒያ፣ ሰርቢያ፣ ክሮኤሽያና ስሎቬኒያ በሙሉ «ባልካን አገራት» ይባላሉ።"} {"id": "46922", "contents": "ቲቤት (ቲቤትኛ፦ བོད་ /ጶዕ/) በደቡብ-ምዕራብ ቻይና የሚገኝ ታላቅ ታሪካዊ አውራጃ ነው። በዚሁ ዕጅግ ተራራማ አውራጃ የሚኖረው ሕዝብ ቲቤታውያን በብዛት የቲቤትኛ ተናጋሪዎችና የቡዲስም ተከታዮች ናቸው። አሁን በቻይና ሕዝባዊ ሪፐብሊክ አስተዳደር የቲቤት ግማሽ ቲቤት ራስ-ገዥ ክልል ሲሆን ሌላው ግማሽ በልዩ ልዩ «ቲቤታዊ ራስ-ገዥ ዞኖች» ይካፈላል። የቻይና ቲቤት ይግባኝ ማለት ደግሞ ወደ ሕንድ ግዛት ይዘረጋል።"} {"id": "46928", "contents": "ሳሙኤል ይርጋ የኢትዮጵያ ዘፋኝ ነው። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "32564", "contents": "ድልሙን ወይም ተልሙን በሱመርኛና አካድኛ መዝገቦች የሚጠቀስ አገር ሲሆን በዛሬው ባህሬን አካባቢ እንደ ተገኘ በአብዛኞቹ መምህራን ይታስባል። ኤንመርካርና የአራታ ንጉሥ በሚባል ትውፊት «የድልሙን አገር ገና ሳይኖር ኡሩክ በደንብ ተመሰረተ» ይለናል። በኡሩክ በተገኙ ከሁሉ ጥንታዊ ጽላቶች ላይ (2300 ዓክልበ. ግድም)፣ «የድልሙን መጥረቢያ»፣ «የድልሙን ሹም»፣ እና «የድልሙን ሰዎች ሱፍ ድርሻ» ይጠቀሳሉ። በተጨማሪ በዚያ ጊዜ ያህል የገዛው የላጋሽ መጀመርያ አለቃ ኡር-ናንሼ ባጻፈ ጽሑፍ ዘንድ፣ «የድልሙን መርከቦች እንጨት ከውጭ አገር እንደ ቀረጥ አመጡለት»። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "30950", "contents": "ጊስጎ የእስፓንያ ንጉሥ ነበረ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "30956", "contents": "ፎኪስ የጥንታዊ ግሪክ ክፍላገር ነበረ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "30968", "contents": "[[ስዕል:|thumb|300px| ሆተፕሰኸምዊ]] ሆተፕሰኸምዊ የግብጽ የቀድሞ ዘመነ መንግሥት ፈርዖን ነበረ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "30986", "contents": "[[ስዕል:|thumb|300px| ኃፍሬ]] ኃፍሬ የግብጽ የቀድሞ ዘመነ መንግሥት ፈርዖን ነበረ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "30992", "contents": "[[ስዕል:|thumb|300px| ነፈርካሬ ነቢ]] ነፈርካሬ ነቢ የግብጽ የቀድሞ ዘመነ መንግሥት ፈርዖን ነበረ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "30998", "contents": "[[ስዕል:|thumb|300px| አነጅብ]] አነጅብ የግብጽ የቀድሞ ዘመነ መንግሥት ፈርዖን ነበረ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "44348", "contents": "ሰኸምካሬ ሶንበፍ ላይኛ ግብጽ በ2ኛው ጨለማ ዘመን (13ኛው ሥርወ መንግሥት) ከ1816 እስከ 1812 ዓክልበ. ግድም ድረስ የገዛ ፈርዖን ነበረ። የወንድሙ ሰኸምሬ ኹታዊ 1 ሶበክሆተፕ ተከታይ ነበረ። በግብጽ ታሪክ ሊቅ ኪም ራይሆልት አስተሳሰብ፣ ይህ ፈርዖን የ4 አመነምሃት ልጅና የ፩ ሶበክሆተፕ ወንድም ነበር። ሌሎች መምህሮች ግን ከተከታዩ ከሰኸምካሬ 5 አመነምሃት ጋር አንድ አድርገውታል። ራይሆልት እንደሚያስረዳው፣ ከሶንበፍ ቀጥሎና ከ፪ኛው ሰኸምካሬ በፊት ነሪካሬ የሚባለው ፈርዖን ለአጭር ዘመን ነገሠ። በእርሱ ዘመን የ14ኛው ሥርወ መንግሥት መጀመርያ ፈርዖን ያክቢም ሰኻኤንሬ በአባይ ወንዝ አፍ ዙሪያ ለእርሱ ተገዥ ሆኖ ነገሠ። K.S.B. Ryholt: The Political Situation in Egypt during the Second Intermediate Period, c. 1800 – 1550 BC, Carsten Niebuhr Institute Publications, vol. 20. Copenhagen: Museum Tusculanum Press, 1997 (እንግሊዝኛ)"} {"id": "44354", "contents": "ሱሙኤል ከ1806 እስከ 1776 ዓክልበ. ድረስ (ኡልትራ አጭር) የላርሳ ፫ኛ ንጉሥ ነበረ። የአቢሳሬ ተከታይ ነበር። ስሙ «ሱሙኤል» በአካድኛ «የአምላክ ስም» ማለት ነው። የሱሙኤል አባት ስም አይታወቅም። ኡር ደግሞ በግዛቱ ውስጥ ነበረችና የሱሙኤል ማዕረግ በይፋ «የኡር ንጉሥ» ነበር። በዘመኑ መጨረሻ (ከ1780 ጀምሮ) ኒፑር ደግሞ ወደ ላርሳ ስለ ተመለሰ «የሱመርና የአካድ ንጉሥ» የሚለውን ማዕረግ ወሰደ። ለዘመኑ ከ፳፱ ወይም ፴ የዓመት ስሞቹ ሁላቸው በሙሉ ታውቀዋል። ከነርሱም መካከል፦ 1803 ዓክልበ. ግ. - «አኩሱም የጠፋበት፣ የካዛሉም ሥራዊት በመሣርያዎች የተመታበት ዓመት» 1802 ዓክልበ. ግ. - «የኡሩክ ሥራዊት በመሣርያዎች የተመታበት ዓመት» 1799 ዓክልበ. ግ. - «በወንዞች አፍ (ወይም በጤግሮስና ኤፍራጥስ ምንጭ፣ «ፒ-ናራታይም») የተገኘውን ከተማ ካይዳ የጠፋበት ዓመት» 1797 ዓክልበ. ግ. - «ሳቡምና በኤፍራጥስ ዳርቻ ያሉት ትንንሽ መንደሮች የተያዙበት ዓመት» 1796 ዓክልበ. ግ. - «የኪሽ ሥራዊት በመሣርያዎች የተመታበት ዓመት» 1792 ዓክልበ. ግ. - «ንጉሥ ሱሙኤል በመሣርያዎቹ የካዛሉን ሥራዊትና ንጉሡን ያሸነፈበት ዓመት» 1791 ዓክልበ. ግ. - «ሱሙኤል መንደሩን ናና-ኢሻ የያዘበት ዓመት» 1777 ዓክልበ ግ.?"} {"id": "44366", "contents": "ቴውታኔስ (በጀርመንኛ Deuto ዶይቶ) በጀርመን አፈ ታሪክ ዘንድ በጥንት የጀርመን ፲ኛው ንጉሥ ነበረ። ከአባቱ ቫንዳሉስ ቀጥሎ ለ27 ዓመታት (ምናልባት 1882-1855 ዓክልበ. ግድም) ነገሠ። አቬንቲኑስ እንደ ጻፈው በእርሱ ምክንያት የብሔሩ ስም ከ«ቱዊስኮኔስ» ወደ «ቴውቶኔስ» ተቀየረ። ቴውቶኔስ የተባለው ነገድ በታሪክ የሮሜ መንግሥትን ወርረው በ109 ዓክልበ. ተሸነፉ። እስካሁን ድረስ ግን የጀርመናዊ ቋንቋዎች ቤትሠብ በሙሉ «ቴውቶኒክ» ሊባል ይችላል። ኢንዲሁም በዘመናዊ ጀርመንኛ ለራሳቸው ያላቸው ስያሜ «ዶይች»፣ «ዶይችላንድ» ከዚህ መነሻ ነው። (/ዶይች/ < /ቴውቲስክ/።) በተጨማሪ እንደ ጀርመናዊው ሜርኩሪዩስ መቆጠሩ ሆነ ሲለን ስሙ ከጀርመናዊው አረመኔ አምላክ «ቲው» ጋር ግንኙንት እንዳለው ማለት ነው። ይህ ስያሜ በጀርመናዊ ቋንቋዎች እስከ ዛሬ ድረስ በማክሰኞ ስም (ለምሳሌ «ቲውዝደይ» በእንግሊዝኛ) ቆይቷል። አቬንቲኑስ እንዳለው ይህ ንጉሥ ቴውታኔስ በጎረቤቱ አገር በኬልቲካ ውስጥ (የአሁን ፈረንሳይ) ጦርነት አደረገ፤ ወርሮት ለግዛቱ ከተሞች በ«ቪንደን» (አሁን ቫን)፤ በ«ሰነን» (አሁን ሳንስ)፣ «ሳንትነር» (አሁን ሰንት) እና «ቴውቶሴክ» (አሁን ቱሉስ) ነበሩት። ^ የአቨንቲኑስ ታሪክ (በጥንታዊ ጀርመንኛ)"} {"id": "44384", "contents": "ሰንት (ፈረንሳይኛ፦ Saintes) የፈረንሳይ ከተማ ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "44390", "contents": "የሰበክ-ኹ ጽላት ከጥንታዊ ግብጽ መካከለኛው መንግሥት ከ3 ሰኑስረት ዘመን በ1893 ዓ.ም. የተገኘ ቅርስ ነው አሁን የሚታየው በማንቸስትር ሙዚየም በኢንግላንድ ነው። ሰበክ-ኹ (ወይንም ኹ-ሰበክ) ከሰኑስረት ሥራዊት አንዱ መኮንን ወይም መቶ አለቃ እንደ ነበር ይገልጻል። ጽሑፉ ከሰበክ-ኹ መቃብር በአቢዶስ ነው የተገኘው። በጽሑፉ ውስጥ በከነዓን እና በኩሽ መንግሥት ላይ ስለ ተሳተፉባቸው ዘመቻዎች ይገልጻል። «ግርማዊነቱ [ኻኻውሬ፣ ፫ ሰኑስረት] የሴተት ብሄር የመንቱ ሕዝብ ለመገልበጥ ወደ ወንዙ ወረደ። ግርማዊነቱ «ሰክመም» በተባለ ሥፍራ ደረሰ።... ከዚያስ እኔ ኋላውን ጎን ስጠብቅ፡ ሴኬም፣ ከርኩሱ ምድረ ረጨኑ ጋራ፣ ወደቁ።... እኔ በላይኛና ታችኛ ግብጽ ንጉሥ በኑብካውሬ (2 አመነምሃት) ፳፯ኛው ዓመት (= 1912 ዓክልበ. ግ.) ተወለድኩ...» The stela of Sebek-khu, the earliest record of an Egyptian campaign in Asia (1914) (እንግሊዝኛ)"} {"id": "47186", "contents": "The King's School በራሱ የሚተዳደር ከፊል አለማዊ ትምህርት የሚሰጥበት የክርስትያን ትምህርት ቤት ነው። የሚገኘውም በWitney፣ Oxfordshire፣ እንግሊዝ ነው። የOxfordshire Community Churches (OCC) አባል ነው። በመጨረሻ የBridge Schools Inspection ምርመራ ባደረገበት ጊዜ ትምህርት ቤቱ 163 ተማሪዎች ነበሩት። The King’s School በ1984 እ.ኤ.አ. በOCC አብያተ ክርስትያናት ቡድኑ ተከፈተ፣ በመጀመሪያ የሰጠው ትምህርት Accelerated Christian Education (የተፈጠነ የክርስትና ትምህርት) ስርዓቱ ነበረ። ከ1984 ጀምሮ እስከ 1989 ድረስ ትምህርት ቤቱ በተለያዩ ቦታዎች ተዘዋውሮ ነበር። ትምህርት ቤቱ በመጀመሪያ የተከፈተው Merrifield house ሲሆን በኋላ ወደ Scout Houses ቀየረ እንዲሁም Cotswold Wildlife Park ላይ ለትንሽ ጊዜ የነበረ ሲሆን አሁን ወደ አለበት ቦታ ተዘዋወረ። ትምህርት ቤቱ በWitney በሚገኘው New Yatt Road በተባለው መንገድ ላይ ይገኛል። ትምህርት ቤቱ ከሰጡት ትምህርቶች ውጭ የተለያዩ አሳታፊ ፕሮግራሞች ሲኖሩት እነርሱም Sports Day (የስፖርቶች ቀን) እና Expressive Arts Week (የገላጭ-ጥበባት ሳምንት) ናቸው። የፋሲካ ትሪሜስተር መጨረሻ ላይ ሲኒየር ተማሪዎቹ ለዓመታዊው Expressive Arts Week ክስተቱ ለአንድ ሳምንት መደበኛ ትምህርት የላቸውም። ተማሪዎቹ የተለያዩ ቋንቋዎችን እንዲማሩ ለመርዳት ትምህርት ቤቱ ወደ ጀርመን ወይም ወደ ፈረንሳይ ሊሄዱበት የሚችሉበት የጉዞ ዕድል ይሰጣል፣ እንዲሁም በY11 (መጨረሻው ክፍል) ጊዜ በተለያዩ ሀገራት እንደ ዛምቢያ ወይም ህንድ ተማሪዎቹ የበጎ ሥራ ሊሰጡ የሚችሉባቸው ጉዞዎች አሉ። ^ Oxfordshire Community Churches ^ The King's School"} {"id": "38666", "contents": "ሸበል በረንታ በአማራ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "38684", "contents": "አለፋ በአማራ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "38696", "contents": "እንብስ ሳር ምድር በአማራ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "33818", "contents": "ስንዝር ሲሰጡት ጋት በአማርኛ ፈሊጣዊ አነጋገር የሆነ ዘይቤ ነው። ትንሽ ሲፈቅዱለት፣ ብዙ የሚፈልግ።"} {"id": "33842", "contents": "አና ፍራንክ በሁለተኛው የዓለም ጦርነት ጊዜ በሆላንድ ዋና ከተማ አምስተርዳም ትኖር የነበረች አይሁዳዊት ልጅ ነች። በዚሁ ዘመን የናዚ እስረኛ በመሆን በ15አመቷ በእስር ቤቱ በተነሳ በሽታ ሞተች። ሆኖም ግን ባለፉት አመቷ የጻፈቻቸው የግል ማስታወሻወች ዓለም አቀፍ ታዋቂነትን አትርፎላታል። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "47474", "contents": "ሉዊ አርምስትሮንግ (1893-1963 ዓም) ዝነኛ የአሜሪካ ዘፋኝና ሙዚቀኛ ነበሩ። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "47480", "contents": "ኑፈንላንድና ላብረዶር (እንግሊዝኛ፦ Newfoundland and Labrador) በካናዳ የሚገኝ ክፍላገር ነው። ዋና ከተማው ሰይንት ጆንስ፣ ኑፈንላንድ ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "47486", "contents": "ጆርጅ ኦርወል (እንግሊዝኛ፦ George Orwell የብዕር ስም፣ ዕውነተኛ ስም ኤሪክ ብሌር Eric Blair) (1895-1942 ዓም) ዝነኛ የእንግላንድ ጸሓፊ ነበር። አሥራ ዘጠኝ መቶ ሰማንያ አራት እንስሳ እርሻ (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "34004", "contents": "መስኪአጝ-ናና ከ2182 እስከ 2152 ዓክልበ. ድረስ ግድም የኡር ንጉሥና የሱመር አለቃ ነበረ። በአንዳንድ የሱመራዊ ነገሥታት ዝርዝር ቅጅዎች ለ48 ዓመታት ነገሠ፤ እነዚህ ቁጥሮች ግን ምንም ታማኝነት የላቸውም። ከርሱ ዘመን ቀጥሎ «ያንጊዜ ኡር ተሸነፈና ላዕላይነቱ ወደ አዳብ ተወሰደ» ይላል፤ የአዳብ ንጉሥ ሉጋል-አኔ-ሙንዱ መንግሥት ይከተላል። የመስኪአጝ-ናና ስም አለዚያ የሚታወቀው የቱማል ጽሑፍ በተባለው ሰነድ ውስጥ ይጠቀሳል። በዚህ በኩል መስኪአጝ-ናና የኒፑር መቅደስ እንደ ጠገነ ሲለን፣ እንግዲህ የሱመርን ላዕላይነት በውነት እንደ ያዘ ይመስላል።"} {"id": "34076", "contents": "ዞዝ አምባ ጊዮርጊስ አሰራሩ ቤተ አባ ሊባኖስን የሚያስታውስ በበለሳ ወረዳ ፣ ሰሜን ጎንደር የሚገኝ አለት ፍልፍል ቤተክርስቲያን ነው። እንደ ታሪክ አጥኝው ክላውድ ለ ፔጅ አንድ አንዱ የዚህ ቤተክርስቲያን አቅድ ከላሊበላ አብያተ ክርስቲያናት በፊት ይሰራበት የነበር ዓይነት ሲሆን፣ ሌሎቹ ደግሞ ከላሊበላ በኋላ በተሰሩ አብያተ ክርስቲያናት ያሉ አይነቶች ናቸው። ስለሆነም ቤተክርስቲያኑ ከላሊበላ አብያተክርስቲያነት በፊት ወይንም በኋላ እንደተሰራ ለማዎቅ እንዳልቻለ ያትታል። የአካባቢው ካርታ] ፓኖራማ ፎቶ] ^ Mercier Jacques, Lepage Claude. Une église lalibelienne: Zoz Amba. In: Annales d'Ethiopie. Volume 18, année 2002. pp. 149-154. ኢንተርኔት"} {"id": "47552", "contents": "አልቤር ካሚው (ፈረንሳይኛ፦ Albert Camus 1906-1952 ዓም) የፈረንሳይ ፈላስፋ ነበር። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "47570", "contents": "ሞንፐልዬ (ፈረንሳይኛ፦ Montpellier) የፈረንሳይ ከተማ ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "47576", "contents": "ሲልቭዮ ቤርሉስኮኒ (ጣልኛ፦ Silvio Berlusconi 1929 ዓም - ) ጣሊያናዊ ፖለቲከኛ እና ሻጭ ነው ሦስት ጊዜያት ከ1985-1986 ዓም፣ ከ1993-1998 ዓም፣ እና ከ2000-2004 ዓም. የጣልያን ጠቅላይ ሚኒስትር ነበር። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "47582", "contents": "አጋጣ ክርስቲ (እንግሊዝኛ፦ Agatha Christie 1883-1968 ዓም) ዝነኛ የኢንግላንድ ጸሓፊ ነበረች። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) ስውሯ ገዳይ"} {"id": "47588", "contents": "እብን ኻልዱን (አረብኛ፦ أبو زيد عبد الرحمن بن محمد بن خلدون الحضرمي‎‎ /አቡ ዘይድ ዓብድ አር-ረሕማን እብን ሙሐመድ እብን ኸልዱን አል ሀድረሚ/ 1324-1398 ዓም) ከስሜን አፍሪካ የሆነ የታሪክ ጸሐፊ ነበር። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "44552", "contents": "የቤልጅግ የዘውድ እግር ኳስ ማህበር የቤልጅግ እግር ኳስ እና ፉትሳል አስተዳዳሪ አካል ነው። ማህበሩ በ1895 እ.ኤ.አ. የተመሠረተ ሲሆን የቤልጅግ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድንንና የተለያዩ ብሔራዊ ውድድሮችን ያዘጋጃል። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "34406", "contents": "እጀን አሳልፎ መስጥት ማለት በወንጀል የሚፈልግ ስውን ኣሳለፎ ምሰጥት ነው።"} {"id": "34442", "contents": "ዋህካሬ ቀቲ ከ2417 እስከ 2350 ዓክልበ. ግድም ድረስ የግብፅ 9ኛው ሥርወ መንግሥት መጀመርያው ፈርዖን ነበረ። የዋህካሬ ቀቲ ሕልውና የሚታወቅ ከአንድ የሬሳ ሣጥን ጽሑፍ ብቻ ነው። ይህ ጽሑፍ ግን በ1930 ዓክልበ. (በ12ኛው ሥርወ መንግሥት ዘመን) እንደ ተጻፈ ስለሚመስል፣ ሊቃውንቱ በኋለኛ ዘመን የተጻፈ ቅጂ መሆኑን ያስባሉ። ይህ ጽሑፍ ይዞታ በተለይ ከድሮው ጥንታዊ መንግሥት የሀረም ጽሕፈቶች የተወሰደ ነው። ስለ ዋህካሬ ጥቂት አዲስ መረጃ ብቻ አለበት፤ ለምሳሌ «ዋህካሬ ሆይ፣ ንቃ! ሔሩ ጠላትህን በፊትህ በትኗል፤ ከጠላትህ ይልቅ ዕድሜ አለህ፤ ከርሱም በፊት መጣህ» ይላል። ስለዚህ የጥንታዊ መንግሥት አረመኔ ሃይማኖት በመካከለኛው ዘመን እንደተመለሰ ማለት ይቻላል። አንዳንድ የአሁን ሊቃውንት ከአንድ «ዋህካሬ ቀቲ» በላይ እንደ ገዛ ይላል፤ ለምሳሌ ዊልያም ዋርድ እንደ መሰለው፣ 2 ወይም 3 ዋህካሬ ቀቲ የመሪካሬ አባትና የመሪካሬ ትምህርት ደራሲ መሆኑን ያስባል። ዳሩ ግን ለዚሁ ሀሣብ ምንም ማስረጃ የለም።"} {"id": "38798", "contents": "ላሎ አሳቢ በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው። {{አቀማመጥ |align=center ላሎ አሳቢ በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "38804", "contents": "መቱ (ወረዳ) በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "44648", "contents": "ክራካው (ፖሎንኛ፡-Kraków /ክራኩፍ/) በፖሎኝ የሚገኝ ከተማ ነው። 758,334 ሰዎች ይኖሩበታል።"} {"id": "44654", "contents": "ኦስቲን (እንግሊዝኛ፦ Austin፤ አመሪካዊ አጠራር /'አስትን/) የቴክሳስ አሜሪካ ዋና ከተማ ነው። የሕዝቡ ቁጥር 885,400 አካባቢ ነው።"} {"id": "44690", "contents": "ክለብ አትሌቲኮ ሴሮ በሞንቴቪዴዎ፣ ኡራጓይ የሚገኝ የእግር ኳስ ክለብ ነው። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "44696", "contents": "ሳንቶስ የእግር ኳስ ክለብ (ብራዚላዊ ፖርቱጊዝኛ፦ Santos Futebol Clube) በሳንቶስ፣ ብራዚል የሚገኝ እግር ኳስ ክለብ ነው። ክለቡ ከእግር ኳስ በተጨማሪም በሌሎች ስፖርቶች ይሳተፋል። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "44702", "contents": "ፖርማ የእግር ኳስ ክለብ በፓርማ፣ ኢጣልያ የሚገኝ እግር ኳስ ክለብ ነው። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "38822", "contents": "ሱጴና ሶዶ በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው። {{አቀማመጥ |align=center ሱጴና ሶዶ በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "44738", "contents": "ቲግሬስ ዴ ላ ዩ.ኤ.ኤን.ኤል. (እስፓንኛ፦ Tigres de la UANL፣ Club de Fútbol Tigres de la Universidad Autónoma de Nuevo León) በሳን ኒኮላስ ዴ ሎስ ጋርዛ፣ ሜክሲኮ የሚገኝ እግር ኳስ ክለብ ነው።"} {"id": "44750", "contents": "ሪያል ራሲንግ ክለብ ዴ ሳንታንደር (እስፓንኛ፦ Real Racing Club de Santander, S.A.D) በሳንታንደር፣ እስፓንያ የሚገኝ እግር ኳስ ክለብ ነው። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "38834", "contents": "ቀርሳ (ጅማ) በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው። {{አቀማመጥ |align=center ቀርሳ (ጅማ) በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "38840", "contents": "ቆፈሌ (ወረዳ) በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው። {{አቀማመጥ |align=center ቆፈሌ (ወረዳ) በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "38846", "contents": "በጂ, ኦሮሚያ (ወረዳ) በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው። {{አቀማመጥ |align=center በጂ, ኦሮሚያ (ወረዳ) በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "47900", "contents": "ደሞይን (እንግሊዝኛ፦ Des Moines) የአዮዋ ክፍላገር አሜሪካ ከተማ ነው። በ1844 ዓ.ም. ተመሠረተ።"} {"id": "47918", "contents": "ማላጋ (እስፓንኛ፦ Málaga) የእስፓንያ ከተማ ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "44852", "contents": "ኬሬታሮ እግር ኳስ ክለብ (እስፓንኛ፦ Querétaro Fútbol Club) በኬሬታሮ፣ ሜክሲኮ የሚገኝ የእግር ኳስ ክለብ ነው። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "44876", "contents": "ኢትዮወርድ (EthioWord) በኮምፒዩተር የግዕዝ ቃላት ማተሚያ ነው። ይህ የግዕዝ መክተቢያ ፕሮግራም እንደ ሞዴት እራሱን የቻለ ሳይሆን በዊንዶውስ 3.1 ማይክሮሶፍት ወርድ 6 ውስጥ እንዲሠራ በዶ/ር ኣበራ ሞላ የቀረበ ሁለተኛ የግዕዝ መክተቢያ ነው። የወርድን ኖርማል ዶት በኢትዮፒክ ዶት በመቀየር የግዕዝ ፊደል ለመጀመሪያ ጊዜ በተለያዩ የዊንዶውስ ፕሮግራሞች ውስጥ እንዲጠቀም ሆነ። እያንዳንዱ የግዕዝ ቀለም ኢትዮውርድ ውስጥ የሚከተበው እንደ ሞዴት ሁለት መርገጫዎችን በመጠቀም ነበር።"} {"id": "38864", "contents": "ኖኖ (ኢሉባቡር) በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው። {{አቀማመጥ |align=center ኖኖ (ኢሉባቡር) በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "38870", "contents": "አምቦ ወረዳ በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "38876", "contents": "አባያ በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው። {{አቀማመጥ |align=center አባያ በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "38882", "contents": "አዳ ጩቃላ በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው። {{አቀማመጥ |align=center አዳ ጩቃላ በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "36506", "contents": "የፈረንሳይ አብዮት በፈረንሳይ አገር ታሪክ ከ1781 እስከ 1791 ዓ.ም. ድረስ የተካሄደ ሲሆን በዚህ አብዮት የፈረንሳይ ሕዝብ ከጥንት ዘመን ጀምሮ የነበረውን የዘውድ አገዛዝ እና ተያያዥ የፊውዳል ሥርዓትን በመገርሰስ፣ አገራቸውን በአዲስ መልክ በሪፐብሊክ ያዋቀሩበት ሂደት ነው። የአብዮቱ አነሳስ ብዙና በአንድ ጊዜ የተከማቹ ምክንያቶች ነበሩት። አንደኛው ምክንያት የፈረንሳይ ሕዝብ ቁጥር ማደግ ነበር። ከሕዝቡ ቁጥር ጋር አብሮ እየጨመረ የሄደው በትውልድ ሳይሆን በጥረት ባለሃብት የሆነው(ለምሳሌ፣ ነጋዴ፣ አምራች፣ ሐኪም፣ ወዘተ ..) ባጠቃላይ በፈረንሳይኛ ቡርዧ መደብ፣ የፖለቲካ ስልጣን እንደ ባላባቶች ለመያዝ መፈለጉ አንዱ የአብዮቱ መነሻ ነበር። የገበሬው መደብ አባላት በአንጻሩ አብዛኞቹ የራሳቸው መሬት ባለቤት እየሆኑ ስለመጡ፣ በፊውዳል ሥርዓቱ ላይ ከንቀት ጋር የተቀላቀለ ጥላቻ ነበራቸው። ሊያጠፉትም ይፈልጉ ነበር። በዚህ መሃል፣ የብርሃናት ክፍለ ዘመን የተባለው ከፍተኛ የውይይት፣ ክርክር እና የዕውቀት ስርጭት በፈረንሳይ አገር ይካሄድ ነበር። እነ ባሩክ ስፒኖዛ፣ ደካርት እና ጆን ሎክ ከአንድ ክፍለ ዘመን በፊት ያነሷቸው የፍልስፍና ሐሳቦች፣ በዚህ ዘመን ፍሬ ማፍራት ጀመሩ። ቮልቴር፣ ሩሶ እና ሞንተስኪ የተባሉ ምሁራን፣ ይህን መነሳሳት በብዙ ጽህፈቶቻቸው በማፋፋም አጠቃላይ ማህበረሳባዊ ለውጥ እንዲነሳ ግድ ሆነ። የብርሃን ክፍለ ዘመን ሃሳቦች በማንበቢያ ቤቶች፣ በገበሬ ማህበራት፣ በክበቦች ይሰራጩ ነበር እና ከፍተኛ መነቃቃት አስነስተው ነበር። ንጉሱ እና የዘውዱ ስርዓት በበኩላቸው በሚያካሂዱት ብዙ ጦርነት ከፍተኛ የገንዘብ ማባከን ደርሶ ነበርና፣ ይህን ለመሸፈን በህዝቡ ላይ ከፍተኛ ቀረጥ ለመቅረጥ አስበው ነበር። ከዚህ በፊት ቀረጥ የማይከፍለውን የመሳፍንት እና መኳንንት መደብ ሁሉ ቀረጥ ሊያስከፍሉ ሞክረው ከሰፊው ሕዝብ ጋር ብቻ ሳይሆን ደጋፊ ከሆነው መደብ ጋር ሊጣሉ በቁ። ይህ ሁሉ በሚንተከተክበት በስትወዲያዉ፣ የ1880 ዓ.ም. እርሻ ምርት እጥረት እና ያስከተለው ረሃብ፣ አብዮቱ እንዲፈነዳ አደረገ። ይህ አብዮት በአለም ታሪክ ላይ እስካሁን ድረስ ተጽዕኖ በመፍጠር ይታወቃል። በአብዮቱ የፈረንሳዩ ንጉስ በአደባባይ በጊዮሎቲን ሲገደል፣ የዘውድ ሥር ዓቱ ተደምስሶ በምትኩ የሪፐብሊክ ሥር ዓት ተቋቁማል። የፊውዳሊዝም ሥር ዓት እንዲሁ በፈረንሳይ በሕግ ታግዷል። አብዮቱ በኋላ ላይ የሽብር መንግስት የተባለውን መንገድ መከተል ሲጀምር ብዙ ደም በማፋሰሱ በተወሰነ ደረጃ ሊጨናገፍ ቢችልም፣ የሕዝብ ሃይል የቱን ያክል የገዘፈ እንደሆነ በማሳየት ዘመናዊ መንግስታትን አወቃቀር እስካሁን ድረስ በተጽዕኖው ስር ያሳድራል። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "36524", "contents": "መስኮብኛ ወይም ሩስኛ (русский язык /ሩስኪ ያዝክ/) በተለይ በሩስያ የሚነገር የስላቪክ ቋንቋ ነው። ከሩስያ በላይ በቤላሩስ፣ ካዛኪስታንና ኪርጊዝስታን ውስጥ ይፋዊ ሁኔታ አለው። የሚጻፈው በቂርሊክ አልፋቤት ነው። ደግሞ ይዩ፦ wikt:Wiktionary:የሩስኛ ቅድመ-ታሪካዊ አመጣጥ - ሷዴሽ ዝርዝር የመስኮብኛ ውክፔዲያ አለ! (ይህ ቋንቋ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "45158", "contents": "ካታላንኛ (català) በምሥራቅ እስፓንያና በአንዶራ፣ እንዲሁም በደቡብ ፈረንሳይ ክፍልና በሳርዲኒያ ክፍል የሚነገር የሮማንስ ቋንቋዎች ቤተሠብ ቋንቋ ነው። እንደ ኦኪታንኛ እና እስፓንኛ ይመስላል። የካታላንኛ ውክፔዲያ አለ! (ይህ ቋንቋ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "45200", "contents": "ቡልጋርኛ (български /በልጋርስኪ/) በተለይ በቡልጋሪያ የሚነገር ስላቪክ ቋንቋ ነው። (ይህ ቋንቋ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "37634", "contents": "ኩዌት በአረቢያ የሚገኝ አገር ሲሆን ዋና ከተማው ኩዌት ከተማ ነው። ከመስከረም ወር 2007 ዓም ጀምሮ ከአገራት ኩዌት ብቻ የኢትዮጵያ ዜጎች እንዲገቡ ቪዛ የማይፈቅዳቸው አገር ሆኗል። ይህም ስለ ሴት ሠራተኞች ወንጀል ብዛት እንደ ሆነ ተባለ። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "37658", "contents": "ደብረ ኃይል ቀበሌ የሚገኘው በአማራ ክልል በምሥራቅ ጎጃም መስተዳደር ዞን በጎንቻ ሲሶ እነሴ ወረዳ ነው ፡፡"} {"id": "37688", "contents": "ቤናቬንቴ (እስፓንኛ፦ Benavente) የእስፓንያ ከተማ ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "37976", "contents": "ፖርቱጊዝኛ (português /ፖርቱጌስ/) ከሮማይስጥ የደረሰ ከሮማንስ ቋንቋዎች ቤተሠብ አንድ ነው። ከ240 ሚሎዮን ተናጋሪዎች በላይ አሉት። (ይህ ቋንቋ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "38306", "contents": "ሐዋርያው ዮሃንስ ከአስራሁለቱ የእየሱስ ሃዋርያቶች ውስጥ አንዱ ነበር።"} {"id": "45572", "contents": "አራፕኻ በዛሬው ኪርኩክ፣ ኢራቅ በጥንታዊ ዘመን የተገኘ ከተማ ነበር። ከተማው ከ2000 ዓክልበ. ግድም ጀምሮ ሲታወቅ የጉቲዩም ዋና ከተማ ነበረ። ከዚህ በኋላ አራፕኻ የሑራውያን መንግሥት ሆነ። በ1742 ዓክልበ. የኤሽኑና ንጉሥ 2 ኢፒቅ-አዳድ ከተማውን ያዘው፣ እንዲሁም በ1693 ዓክልበ. የአሦር ንጉሥ 1 ሻምሺ-አዳድ ያዘው። በማሪ ንጉሥ ዝምሪ-ሊም ዘመን (1687-1675) አራፕኻ እንደገና ነጻ መንግሥት ነበር፤ ከትንሽ በኋላ ግን ለባቢሎን ንጉሥ ሃሙራቢ ተገዥ ሆነ። በሃሙራቢ ልጅ ሳምሱ-ኢሉና ዘመን ደግሞ ነጻ ግዛት ሆነ። ከተማው ትልቅ ሆኖ የጐረቤቱን ከተማ ኑዚን (የቀድሞው ጋሱር) በግዛቱ ውስጥ ያጠቅልል ነበር። ይህም የሚታኒ መንግሥት በ15ኛው ክፍለ ዘመን ዓክልበ. ግድም አራፕኻን እስከ ያዘው ድረስ ቆየ፤ ሚታኒም ከወደቀ በኋላ አራፕኻ ከአሦርና ከባቢሎን መካከል ለብዙ ዘመናት ይፈራረቅ ነበር።"} {"id": "45620", "contents": "ዋሂብሬ ኢቢያው ግብጽ በ2ኛው ጨለማ ዘመን (13ኛው ሥርወ መንግሥት) ምናልባት ከ1676 እስከ 1665 ዓክልበ. ግድም ድረስ የገዛ ፈርዖን ነበረ። ስሙ የቶሪኖ ቀኖና በተባለው ዝርዝር ይገኛል፤ ዘመኑ ፲ አመት፣ ፰ ወር፣ ፳፱ ቀን እንደ ቆየ ይለናል። ከዚህ በላይ ከአንዳንድ ቅርስ ይታወቃል። K.S.B. Ryholt: The Political Situation in Egypt during the Second Intermediate Period, c. 1800 – 1550 BC, Carsten Niebuhr Institute Publications, vol. 20. Copenhagen: Museum Tusculanum Press, 1997 (እንግሊዝኛ)"} {"id": "45668", "contents": "ኢንጅባራ ኮሶበር ጎጃም አገውምድር ውስጥ የሚገኝ ከተማ ነው ።"} {"id": "38366", "contents": "አላባማ ከአሜሪካ ክፍላገራት አንዱ ነው። ዋና ከተማው ሞንትጎመሪ /መንትገምሪ/ ነው።"} {"id": "38600", "contents": "ሚሌ (ወረዳ) በአፋር ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "38612", "contents": "አውራ (ወረዳ) በአፋር ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "45956", "contents": "2014 አመተ ምኅረት፦"} {"id": "45962", "contents": "2020 አመተ ምኅረት፦"} {"id": "41006", "contents": "7 February በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) በዘመነ ማቴዎስ፣ በዘመነ ማርቆስና በዘመነ ሉቃስ ጥር 30 ቀን ማለት ነው። በዘመነ ዮሐንስ ግን (ዘመነ ሉቃስ የሥግር ዓመት በመሆኑ) ጥር 29 ቀን ላይ ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "41030", "contents": "16 February በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) በዘመነ ማቴዎስ፣ በዘመነ ማርቆስና በዘመነ ሉቃስ የካቲት 9 ቀን ማለት ነው። በዘመነ ዮሐንስ ግን (ዘመነ ሉቃስ የሥግር ዓመት በመሆኑ) የካቲት 8 ቀን ላይ ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "46112", "contents": "ፋይናንስ ጠቅላላ የገንዘብ አመጣጠንን፣ አጠቃቀምን፣ አመዳደብንና አስተዳደር ነው። ይህን የገንዘብ አስተዳደርና አመጣጠን የአኀዝ የሚያጠናው ሥነትምህርትም ፋይናንስ ይባላል።"} {"id": "46160", "contents": "አመድ ማለት ማናቸውም ነገር በእሳት ከተቃጠለ በኋላ የሚቆየው ቅሬታ ነው። በጥንተ ንጥር ጥናት ሥር፣ አመድ አልካሊ በመሆኑ፣ የተለያዩ አትክልት አመዶች ከልዩ ልዩ ቁሶች በመቀላቀል፣ ብዙ ጠቃሚ ነገሮች በታሪክ ተገኝተዋል። በተለይም፦ ሳሙና - አመድና ሞራ ብርጭቆ - አመድና አሸዋ ባሩድ - ጨው ባሩድ (አመድና ፍግ)፣ ከሰልና ድኝ ለአንዳንድ ጥቅም፣ ብዙ ሶዲየም ያላቸው አትክልት እንደ ሸምበቆ የተሻለውን አመድ ይሰጣል፣ ይህም ነጥሮን (ሶዲየም ከሰላ ወይም «አምቦ አመድ») ይባላል። ለሌላ ጥቅም፣ ብዙ ፖታሺየም ያለው እንጨት የተሻለውን አመድ (ፖታሽ ወይም «ድስት አመድ») ይሰጣል። (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "46196", "contents": "ቤላ፤ የሰፈር (ቪሌጅ) ስም በአዲስ አበባ ዉስጥ በየካ ክ/ከተማ የሚገኝ ሲሆን ከስድስት ኪሎ አልፈዉ ወደ ፈረንሳይ ለጋሲዮን የሚሄደዎን መንገድ ትተዉ የሚገኝ ሲሆን አብዛኛዉ አካባቢም የመኖሪያ ቤቶች ያሉበት ነው። ቀበና ፤ ፈረንሳይ ለጋሲዮን፤ ሚኒሊክ የተባሉት መዳረሻዎች የሚያዋስኖት ሲሆን በወረዳ እና በቀበሌዎች(06፣11፣128፣19፣21) ተከፋፍሎም እንዲሁም በአጠቃላይ ዳገታማ እና ተራራማ አካባቢ ነዉ፡፡ መጠሪያ ስሙን ከጣሊያን ቋንቋ ቆንጆ የሚልም ትርጎሜ ይመሳሰላ፡፡ እንደ ጣልያን ኤምባሲ፣የጀርመን ኤምባሲ፤ ፣ ህብረት ፍሬ ት/ቤት፤ የመከላከያ ሆስፒታል፡ የሚገኙ ሲሆን ወጣ ብሎም፤ ደብረ ዕንቁ ልደታ ለማሪያም ፤ የአንድ ክፍለ ዘመን እድሜ ያለው የአቡነ ገብረመንፈስ ቅዱስ(አቦ) ቤ/ክርስቲያኖች፤ እንዲሁም መስኪድ እና የሌሎች እምነቶችም የሃይማኖት ቦታዎች በአቅራቢያው ይገኛሉ።[[File:Bella sefer photo.jpg|thumb|The picture shows part of  Bella and alongside a football field with its typical road and houses.]]https://commons.wikimedia.org/wiki/File%3ABella_sefer_photo.jpgቤላ የቀበና ድልድይ 1937/….እንዲሁም ከጦርነቱ በኋላ በ1942 እ.ኤ.አ. በኢትዮጵያ እና በጥሊያን መንግስት መካከል የነበረው የረጅም ዘመን ወዳጅነት ሲቀጥል፣ ጥሊያኖች ከምንሊክ ዘመን ጀምሮ አንኮብር ላይ የነበረውን የኤምባሲ ጽህፈት ቤታቸውን ወደ ቤላ አዘዋውረው ዘመናዊ ህንጻ ገንብተው አዲስ የዲፕሎማቲክግንኙነት ጀመሩ::"} {"id": "41090", "contents": "ኬጢ (ዕብራይስጥ: חת /ሔት/) በኦሪት ዘፍጥረት 10 ከከነዓን ልጆች አንዱ ነበረ። ልጆቹ «የኬጢ ልጆች» ወይም ኬጢያውያን ይባላሉ። እነኚህ በከነዓን ከኖሩት ብሔሮች መካከል ነበሩ።"} {"id": "41108", "contents": "2 October በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) በዘመነ ማቴዎስ፣ በዘመነ ማርቆስና በዘመነ ሉቃስ መስከረም 22 ቀን ማለት ነው። በዘመነ ዮሐንስ ግን (ዘመነ ሉቃስ የሥግር ዓመት በመሆኑ) መስከረም 21 ቀን ላይ ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "46310", "contents": "ትዊተር (Twitter) በአሜሪካ የሚገኝ የኮምፕዩተር አገልግሎቶች የሚሰጥ ድርጅት ነው። የድርጅቱ ዋና መስሪያ ቤት በሳን ፍራንሲስኮ ይገኛል። (ይህ ድርጅት ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "46328", "contents": "ልደታ በኢትዮጵያ ዋና ከተማ አዲስ አበባ ካሉት ዐሥሩ ክፍለ ከተሞች ውስጥ አንዱ ነው። እስከ እ.ኤ.አ 2011 ባለው መረጃ መሠረት የሕዝብ ብዛቱ 214,769 ነው። ልደታ የሜገኘው በአዲስ አበባ ማዕከላዊ ምዕራብ አቅጣጫ ላይ ሲሆን አራዳን፣ አዲስ ከተማን፣ ንፋስ ስልክ ላፍቶን፣ ኮልፌ ቀራንዮን እና ቂርቆስን ያዋስናል።"} {"id": "46358", "contents": "ጣት በሰዎች እንዲሁም በሌሎች እንስሶች እጅ እና እግር ጫፍ ላይ የሚገኝ አንጓ ያለው ተንቀሳቃሽ የሰውነት ክፍል ነው። አብዛኛውን ጊዜ ሰዎች በእያንዳንዱ እጆቻቸው ላይ አምስት ጣቶች አላቸው። አንዳንድ ጊዜ ግን በአፈጣጠር ችግር ቁጥሮቻቸው ሊጨምሩ እንዲሁም በአደጋ ምክንያት ቁጥሮቻቸው ሊያንሱ ይችላሉ። የመጀመሪያው ጣት አውራ ጣት ተብሎ ይጠራል። በመቀጠልም ሌሎቹ አመልካች ጣት (በተለምዶ ሌባ ጣት) ፣ የመሃል ጣት ፣ የቀለበት ጣት እናም ትንሿ ጣት (በተለምዶ ማርያም ጣት) በመባል ይታወቃሉ። (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "41204", "contents": "6 November በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) በዘመነ ማቴዎስ፣ በዘመነ ማርቆስና በዘመነ ሉቃስ ጥቅምት 27 ቀን ማለት ነው። በዘመነ ዮሐንስ ግን (ዘመነ ሉቃስ የሥግር ዓመት በመሆኑ) ጥቅምት 26 ቀን ላይ ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "41228", "contents": "11 November በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) በዘመነ ማቴዎስ፣ በዘመነ ማርቆስና በዘመነ ሉቃስ ኅዳር 2 ቀን ማለት ነው። በዘመነ ዮሐንስ ግን (ዘመነ ሉቃስ የሥግር ዓመት በመሆኑ) ኅዳር 1 ቀን ላይ ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "41246", "contents": "19 November በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) በዘመነ ማቴዎስ፣ በዘመነ ማርቆስና በዘመነ ሉቃስ ኅዳር 10 ቀን ማለት ነው። በዘመነ ዮሐንስ ግን (ዘመነ ሉቃስ የሥግር ዓመት በመሆኑ) ኅዳር 9 ቀን ላይ ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "41264", "contents": "28 November በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) በዘመነ ማቴዎስ፣ በዘመነ ማርቆስና በዘመነ ሉቃስ ኅዳር 19 ቀን ማለት ነው። በዘመነ ዮሐንስ ግን (ዘመነ ሉቃስ የሥግር ዓመት በመሆኑ) ኅዳር 18 ቀን ላይ ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "41276", "contents": "5 December በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) በዘመነ ማቴዎስ፣ በዘመነ ማርቆስና በዘመነ ሉቃስ ኅዳር 26 ቀን ማለት ነው። በዘመነ ዮሐንስ ግን (ዘመነ ሉቃስ የሥግር ዓመት በመሆኑ) ኅዳር 25 ቀን ላይ ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "41300", "contents": "ፑዙር-ኒራሕ በሱመራዊ ነገሥታት ዝርዝር ዘንድ አክሻክ በሱመር ላዕላይነቱን በያዘበት ጊዜ የአክሻክ ንጉሥ ነበር። በዚህ ዘመን ላዕላይነት ማለት የሱመር ዋና ከተማ ኒፑርን የገዛው ወገን ነበር። በብዙ ቅጂዎች ዘንድ፥ ከማሪ ንጉሥ ሻሩም-ኢተር ዘመን በኋላ ማሪ ተሸነፈና የሱመር ንጉሥነት ከማሪ ወደ አክሻክ ተዛወረ። እንዲህ ከማለት ቀጥሎ 6 የአክሻክ ነገሥታት ስሞች ይዘርዝራል። ኡንዚ፣ ኡንዳሉሉ፣ ኡሩር፣ ፑዙር-ኒራሕ፣ ኢሹ-ኢል እና ሹ-ሲን ናቸው። ሹ-ሲን የኢሹ-ኢል ልጅ ቢባልም ከዓመታቸው ቁጥር በቀር ምንም ሌላ መረጃ አይጨምርም። በአንዳንድ ቅጂ ግን የፑዙር-ኒራሕ ስም ፑዙር-ሳሃን ተብሎ ተጽፏል። የፑዙር-ኒራሕ ትርጉም ፍች ከአካድኛው ፑዙር «ሥዩመ» እና ኒራሕ «የአረመኔ እባብ ጣኦት» ነው። በዝርዝሩ ዘንድ 20 ዓመታት ገዛ። እነዚህ ሁሉ የአክሻክ ገዦች ወይም ከንቲቦች ቢሆኑም፣ ሁላቸው በመላ ሱመር ላዕላይነቱን እንደ ያዙ አይመስልም። ከነዚህ 6 የአክሻክ ገዢዎች አንዱ ብቻ እሱም ፑዙር-ኒራሕ ከሌላ ምንጭ ይታወቃል። ሌሎቹ 5 አንዳችም ትዝታ ወይም ቅርስ አላስቀሩልንም። ስለዚህ ከ6ቱ ገዢዎች ፑዙር-ኒራሕ ብቻ የመላ ሱመር ላዕላይነት የያዘ ነበር የሚል ሀሣብ ቀርቧል። ሌላው ፑዙር-ኒራሕን የሚጠቅሰው ሰነድ የባቢሎን መቅደስ ዜና መዋዕል (ወይም «የቫይድነር ዜና መዋዕል» ) የተባለው ጽላት ነው። ዜና መዋዕሉም እንዲህ ይተርካል፦ ( <...> ጽሕፈቱ የጠፋበት ሕዋእ ለማመልከት ነው። ጽላቱ እራሱ ቅጂ ሆኖ «[ጠፍቷል]» የሚለው ማመልከቻ ቃል በጽላቱ ላይ ይታያል።) በአክሻክ ንጉሥ ፑዙር-ኒራሕ ዘመን፣ የመቅደሱ አሣ አጥማጆች ለጣኦቱ ለማርዶክ መሥዊያ አሣን እያጠመዱ ነበር። የንጉሡ መኳንንት ዐሣዎቹን ይቃሙ ነበር። <...> ሣምንቱም ካለፈ በኋላ ዐሣ አጥማጆቹ አሣን እያጠመዱ ነበር። <...> ባለ ቡናቤት ወደ ሆነችው ወደ ኩባባ (ኩግባው) መኖርያ አመጡት። <...> ለመቅደሱም ቅርብ ሆነው ወደዚያ አመጡት። ያንጊዜ [ጠፍቷል] እንደገና ለመቅደሱ <...> ኩባባ ለአሣ አጥማጆቹ ዳቦ ሰጠች፣ ውሃም ሰጠች፣ <...> ዐሣውንም ለመቅደሱ ቶሎ አቀረበ። ጣኦቱ ማርዶክ ደስ ብሎት 'ይሁን' አለ። ለባለ ቡናቤትዮዋ፣ ለኩባባ፣ የዓለሙን ሁሉ ገዥነት ሰጣት። ከዚህ እንደሚታይ፣ ፑዙር-ኒራሕ የአሣ መሥዊያን ለመከልከል እንዳሰበ፣ የአጥማጆቹ ወገን ግን በኩግባው እርዳታ እንደ ተቋቋሙት፣ በኒፑርም የተገኙት የቄሳውንት ወገን ድጋፋቸውን ከፑዙር-ኒራሕ አዛውረው ሽረውት የተወደደችውን የኪሽ ባለ ቡናቤት ኩግባውን የመላ ሱመር ንግሥት ሆና እንዳሾሙአት መገመት እንችላለን። በነገሥታት ዝርዝሩ «አክሻክ ተሸነፈና የሱመር ንጉሥነት ከአክሻክ ወደ ኪሽ ተዛወረ» ይላል። አንዳንድ ሌላ ቅጂ ግን ኩግባው ከአክሻክ ላዕላይነት በፊት፣ የኩግባውም ልጅ ፑዙር-ሲን ከአክሻክ ቀጥሎ ያደርጋሉ። ^ Akshak at Historyfiles ^ ABC19"} {"id": "40268", "contents": "19 March በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም መጋቢት 10 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "5580", "contents": "1 January 1376 - 5 September 1376 እ.ኤ.ኣ. = 1368 ዓ.ም. 6 September 1376 - 31 December 1376 እ.ኤ.ኣ. = 1369 ዓ.ም."} {"id": "5592", "contents": "1 January 1370 - 5 September 1370 እ.ኤ.ኣ. = 1362 ዓ.ም. 6 September 1370 - 31 December 1370 እ.ኤ.ኣ. = 1363 ዓ.ም."} {"id": "5598", "contents": "1 January 1367 - 6 September 1367 እ.ኤ.ኣ. = 1359 ዓ.ም. 7 September 1367 - 31 December 1367 እ.ኤ.ኣ. = 1360 ዓ.ም."} {"id": "40580", "contents": "8 May በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም ሚያዝያ 30 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "5616", "contents": "1 January 1358 - 5 September 1358 እ.ኤ.ኣ. = 1350 ዓ.ም. 6 September 1358 - 31 December 1358 እ.ኤ.ኣ. = 1351 ዓ.ም."} {"id": "6222", "contents": "1 January 1056 - 3 September 1056 እ.ኤ.ኣ. = 1048 ዓ.ም. 4 September 1056 - 31 December 1056 እ.ኤ.ኣ. = 1049 ዓ.ም."} {"id": "6252", "contents": "1 January 1041 - 3 September 1041 እ.ኤ.ኣ. = 1033 ዓ.ም. 4 September 1041 - 31 December 1041 እ.ኤ.ኣ. = 1034 ዓ.ም."} {"id": "6258", "contents": "ኔፓል ባሳ ወይም ነዋሪኛ (नेपाल भाषा) በኔፓል የሚነገር ቋንቋ ነው። በቻይናዊ-ቲቤታዊ ቋንቋዎች ቤተሠብ ውስጥ ካሉት ቋንቋዎች መካከል እሱ ብቻ በዴቫናጋሪ አቡጊዳ የሚጻፈው ነው። ነዋር ከተባለ ነገድ የሆኑት 1 ሚልዮን ያሕል ሰዎች ይችሉታል። የቻይንኛና የቲቤትኛ ዘመድ ቢሆንም ከሕንዳዊ-አውሮፓዊ ቋንቋዎች ከፍ ያለ ተጽእኖ ተቀብሏል። በታሪክ መዝገብ ከሁሉ የቆየ ጽሕፈት በኔፓል ባሳ ከ1122 የታወቀው 'የኡኩ ባሃል ዘምባባ ቅጠል' ነው። ዛሬ ኔፓል ባሳ ጋዘጣዎች፣ የአንደኛ ደረጃ ትምህርት፣ በራዲዮና በቴሌቪዥን ጣቢያ ላይ የተወሰነ መደብ፣ አንዳንድም ዌብሳይት ይገኛሉ። ነገር ግን በቅርቡ ዘመናት የኔፓል መደበኛ ቋንቋ ኔፓል ባሳ ሳይሆን ኔፓልኛ (አንድ የህንዳዊ-አውሮፓዊ ቋንቋዎች አባል) ስለ ሆነ፣ የኔፓል ባሳ ሁኔታ ወደ ታች ወርዷል። ታዲያስ - ጇጃላፓ ስምዎ ማን ነው? - ጪጉ ና ጩ ሐ? መልካም ዕንቁጣጣሽ - ንሑጉ ዳን ያ ቢንቱና ጓደኛ - ፓሳ ድርጅት - ጉጢ ቤት - ጨን ሰው - ማኑ መድኃኒት - ዋሳ ዜና - ቡሐን ጭፈራ - ፕያሐን ቢሮ - ጅያሳ ሱቅ - ፓሳል ግቢ - ቹካ አዕምሮ - ነፑ ልብ - ኑጋህ ውኃ - ና፣ ላህ ኔፓል ባሳ አይገባኝም - ጂታ ኔፓል ባሳ ማዋ የኔፓል ባሳ ውክፔዲያ አለ!"} {"id": "40676", "contents": "28 June በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም ሰኔ 21 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "40688", "contents": "2 July በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም ሰኔ 25 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "40694", "contents": "8 July በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም ሐምሌ 1 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "40700", "contents": "13 July በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም ሐምሌ 6 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "40730", "contents": "26 July በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም ሐምሌ 19 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "40742", "contents": "4 August በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም ሐምሌ 28 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "6288", "contents": "1 January 1025 - 3 September 1025 እ.ኤ.ኣ. = 1017 ዓ.ም. 4 September 1025 - 31 December 1025 እ.ኤ.ኣ. = 1018 ዓ.ም."} {"id": "6300", "contents": "1 January 1019 - 4 September 1019 እ.ኤ.ኣ. = 1011 ዓ.ም. 5 September 1019 - 31 December 1019 እ.ኤ.ኣ. = 1012 ዓ.ም."} {"id": "41510", "contents": "ጓዳልኪቪር ወንዝ (እስፓንኛ፦ Guadalquivir፤ በጥንት Baetis /ባይቲስ/፣ /ቤቲስ/) በእስፓንያ ውስጥ የሚገኝ ታላቅ ወንዝ ነው።"} {"id": "41588", "contents": "አንቲጋ እና ባርቡዳ በካሪቢያን ባሕር ውስጥ የደሴቶች አገር ነው። ዋና ከተማው ሴንት ጆንስ ነው። ሁለቱ ዋና ደሴቶች አንቲጋ እና ባርቡዳ ይባላሉ። አገሩ ነጻነቱን ከእንግሊዝ ያገኘው በ1974 ዓ.ም. ነበር። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "41876", "contents": "ዳንዡ (ቻይንኛ፦ 丹朱) የጥንታዊ ቻይና (ኋሥያ) ንጉሥ ያው ልጅ ነበረ። እናቱ የያው ቁባት ሳን ዪ ተባለች። ንጉሥ ያው ልጁን ዳንዡ ለማስደሰት «ወይጪ» (ወይም «ጎ») የተባለውን ጨዋታ የፈጠረው ነበር። ዳንዡ ግን እንደ አባቱ ምግባረ ጥሩ ሳይሆን ግፈኛና ባለጌ ስለሆነ አባቱ ወደ ዳንሽዌ አባረረው ይባላል። የቀርከሃ ዜና መዋዕል በተባለው ጽሑፍ ዘንድ፣ ያው በ58ኛው ዘመነ መንግሥት (2076 ዓክልበ.) ዳንዡን አባረረው፣ ከዚያም ሚኒስትሩን ሹንን እንደ ተከታይ ሰየመው፤ በ73ኛውም አመት (2061 ዓክልበ.) ያው የኋሥያን ዙፋን ትቶ ለተከታዩ ለሹን ሰጠው። ሹን ንጉሥ እየሆነ ዳንዡ ከሹን ይራቅ ነበር። በ2033 ዓክልበ. ያው ባረፈበት ጊዜ ሹን ዙፋኑን ለዳንዡ ለመስጠት ፈቃደኛ ቢሆንም፥ «ይህ ግን በከንቱ ነበረ»። በአንዱ መዝገብ እንደሚገለጽ፣ «የችሎት ክስ ጉዳይ ያለው ሁሉ ወደ ሹን እንጂ ወደ ዳንዡ አይሄድም ነበር»። ዳንዡን ንጉሥ ማድረጉ ስላልተቻለ፣ በዘውዱ ፈንታ ታንግ በተባለ ክፍላገር ውስጥ አንድ ትንሽ ግዛት ተሰጠው። በሌላ ቦታ ግን የቀርቀሃ ዜና መዋዕል በፍጹም ሌላ አስተያየት ይሰጣል። በዚህ መሠረት ሹን ያውን ከዙፋኑ ገልብጦ በእስር ቤት አኖረው፣ በፈንታውም ዳንዡን ለአጭር ጊዜ ንጉሥ አደረገው፣ ከትንሽ በኋላ ግን ሹን ዙፋኑን ለራሱ ያዘው። ^ Yang, Lihui;"} {"id": "6462", "contents": "1 January 939 - 3 September 939 እ.ኤ.ኣ. = 931 ዓ.ም. 4 September 939 - 31 December 939 እ.ኤ.ኣ. = 932 ዓ.ም."} {"id": "42038", "contents": "ካንሳስ (ካንዛስ፣ ካንስስ፤ እንግሊዝኛ፦ Kansas) ከአሜሪካ 50 ክፍላገራት 1ዱ ነው።"} {"id": "4044", "contents": "ሚያዝያ ፴ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪፻፵ ኛው ዕለትና የወርኅ ፀደይ (በልግ) ፴፭ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በዘመነ ሉቃስ ፻፳፮ ቀናት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመን ማርቆስ ደግሞ ፻፳፭ ቀናት ይቀራሉ። ፲፰፻፸፬ ዓ/ም - እምባቦ በሚባል ሥፍራ የሸዋው ንጉሥ ምኒልክ ሠራዊት እና የጎጃም ንጉሥ ተክለ ሃይማኖት ሠራዊት ውጊያ ገጥሞ ድሉ የንጉሥ ምኒልክ ሲሆን፣ ንጉሥ ተክለ ሃይማኖት ተማረኩ። ፲፰፻፺ ዓ/ም - በጣልያ አበጋዙ ባቫ-በካሪስ ብዙ መቶ ሰልፈኞች በመድፍ ገደላቸው። ፲፱፻፳፭ ዓ/ም - የሕንድ አባት በሚል ቅጽል ስም የሚታወቀው ሞሃንድራስ ካራምቻንድ ጋንዲበአገሩ የእንግሊዝን አስተዳደር በመቃወም የሃያ አንድ ቀን የ'ረሀብ አድማ' ጀመረ። ፲፱፻፴፯ ዓ/ም - በአውሮፓ የሁለተኛው የዓለም ጦርነትን ማክተም ምክንያት በማድረግ 'ሴቲፍ' በተባለች የአልጄሪያ ከተማ በተካሄደ ሰላማዊ ሰልፍ ላይ ፻፫ አውሮፓውያን በመሞታቸው፣ የገዢው የፈረንሳይ መንግሥት ፖሊሶች እና ወታደሮች ባካሄዱት ጨካኝ በቀላ እስከ ስድስት ሺ አልጄሪያውያን ተጨፍጭፈዋል። የዚህ አረመኔያዊ ድርጊት ሳቢያ በመላው የሰሜን አፍሪቃ የፈረንሳይን ቅኝ ገዢነት ማክተሚያ አብሳሪ እንደሆነ ታሪካውያን ይዘግባሉ። ፲፱፻፶፯ ዓ/ም - በሩሲያኖች የተገነባው የአሰብ የነዳጅ ማጣሪያ ማዕከል የመሠረት ድንጋይ ተቀመጠ። ፲፱፻፷፮ ዓ/ም - የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት መንግሥት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር፣ ዶክቶር ምናሴ ኃይሌ እራሳቸውን ከሥልጣናቸው አወገዱ:: ፲፱፻፵፯ ዓ/ም - አቶ ለገሰ ዜናዊ አስረስ፣ የኢ.ፌ.ዴ.ሪ. መንግሥት ጠቅላይ ሚኒስትር አድዋ ላይ ተወለዱ ^ መርስዔ ኀዘን ወልደ ቂርቆስ፣ ዕለታዊ የታሪክ ድርጊት - የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን የመጀመሪያው ፓትረያርክ (፲፱፻፶፩ ዓ/ም)፣ገጽ ፻፵፰ ^ (እንግሊዝኛ) P.R.O., FCO 371/190144 Ethiopia: Annual Review for 1965 ^ (እንግሊዝኛ) P.R.O., FCO 371/1829 Ethiopia: Annual Review for 1974 (እንግሊዝኛ) http://en.wikipedia.org/wiki/May_8"} {"id": "6564", "contents": "1 January 890 - 1 September 890 እ.ኤ.ኣ. = 882 ዓ.ም. 2 September 890 - 31 December 890 እ.ኤ.ኣ. = 883 ዓ.ም."} {"id": "42428", "contents": "ሲካኑስ ጣልያናዊው መኖኩሴ አኒዩስ ዴ ቪቴርቦ በ1490 ዓ.ም. ባሳተመው ዜና መዋዕል ዘንድ፣ በጣልያን ሀገር የነገሠ ንጉሥ ነበር። የማሎት ታገስ ልጅ ይባላል። የቬቱሎኒያ ክፍል ለሲካኑስ አንደ ተሰየመ ይጨምራል። በርሱ ዘመን የፋይጦን ልጅ ሊጉር ሠፈረኞች ከኤሪዳኑስ (ፖ ወንዝ) አና ከኢስተር (ዳኑብ ወንዝ) መካከል ወዳለው ክፍል አንደ ላከ ይጽፋል። ከዚያ ሲካኑስ የቀድሞ ጣልያን ንጉሥ ያኑስ ሚስት ኣሬቲያ ወይም ሆርቺያ ለማክበር ኣምልኮቷን መሠረተ። ከቲቤር ወንዝ ደቡብ የኖሩት ታላላቅ ሰዎች ወይም ጊጋንቴስ ወገን ተነሣ። ከሲካኑስ በኋላ ዔናቂ ሉኪ የሚባሉ ኣምባገነኖች ጣልያንን በግፍና ጭቆና ኦሲሪስ አፒስ አስካስወጣቸው ድረስ አንደ ገዙ ይጻፋል።"} {"id": "4158", "contents": "የባህል ጥናት፣ ሥነ ኅብረተሠብ ወይን ሥነ ማኅበረሰብ ሌላ ስሙ ሶሲዮሎጂ የሰው ልጆች በቡድንና በተናጥል ያላቸውን ባሕል፣ ጠባይና አደረጃጀት የሚያጠና ክፍል ነው። በዚህም ውስጥ አንትሮፖሎጂ ወይም የሰው ልጅ ጥናት (ሥነ ሰብእ) አለ። 'ሶሲዮሎጂ' (ፈረንሳይኛ፦ sociologie /ሶሲዮሎዢ/) የሚለው ቃል በፈረንሳያዊው ጸሐፊ ኤማኑወል-ዦሰፍ ሲዬ በ1772 ዓ.ም. ከሮማይስጥ socius /ሶኪውስ/ (ባልንጀራ፣ ጓደኛ) እና ከግሪክ λóγος /ሎጎስ/ (ቃል ወይም ጥናት) በማጋጠም ተፈጠረ። የፈረንሳይ ፈላስፋ ኦጉስት ኮምፕት ከ1830 ዓ.ም. ጀምሮ በሰፊ ጠቀመው። የኅብረተሰብ ጥናት ሲሆን የኅብረተሰብ ጽንሰ ሀሣብ በሮማይስጥ ትርጉም societas /ሶኪየታስ/ ወይም የባልንጀሮች ግንኙነት ያመልከታል።"} {"id": "4170", "contents": ""} {"id": "4176", "contents": "ነሐሴ ፲፩ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፫፻፵፩ ኛው ቀን ሲሆን የክረምት ወቅት ፵፮ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፳፭ ቀናት ሲቀሩ፣ በዘመነ ዮሐንስ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፳፬ ቀናት ይቀራሉ። ፲፰፻፶ ዓ/ም - በብሪታኒያ ንጉዛት እና በአሜሪካ ኅብረት መኻል በአትላንቲክ ውቅያኖስ ውስጥ የተዘረጋውን አዲሱን የቴሌግራፍ መስመር በመመረቅ ንግሥት ቪክቶሪያ እና የአሜሪካው ፕሬዚደንት ጄምስ ቡካነን የሰላምታ መልእክት ተለዋወጡ። ፲፱፻፳፩ ዓ/ም - የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት መንግሥት የአገሪቱን የመጀመሪያ አየር-ዠበብ (አውሮፕላን) በዚህ ዕለት ተረከበ። ሁለተኛው አየር-ዠበብ ከጂቡቲ ወደብ እስከ ድሬዳዋ በባቡር ተጭኖ፤ ከድሬ ዳዋ ደግሞ እስከ አዲስ አበባ አሥራ ስምንት የአውሮፓ የፖስታ ቦርሳዎችን ጭኖ እየበረረ ነሐሴ ፴ ቀን ገባ። ፲፱፻፶፪ ዓ/ም - በኢትዮጵያ የብሪታኒያ ዋና መላክተኛ (Ambassador) ዳግላስ ራይት (Douglas A. H. Wright) በኢትዮጵያ እና በኬንያ መኻል ያለውን ድንበር ለመስማማት የተዘጋጀውን የውል ረቂቅ ለኢትዮጵያ መንግሥት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር እና ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አክሊሉ ሀብተ-ወልድ አስረከበ። ፲፱፻፶፪ ዓ/ም - ከ ፲፰፻፸፯ ዓ/ም ጀምሮ በፈረንሳይ ሥር በቅኝ ግዛትነት ትተዳደር የነበረችው ጋቦን በዚህ ዕለት ነፃ ወጣች። ሊዮን ምባ የአገሪቱ የመጀመሪያው ፕሬዚደንት ሆኑ። ፲፱፻፷፮ ዓ/ም - በኢትዮጵያ አብዮታዊ ሽግግር የንጉሠ ነገሥቱ መንግሥት የክብር ዘበኛ ሠራዊት አዛዥ የነበሩት ማዮር ጄነራል ታፈሰ ለማ በደርግ ተይዘው ታሠሩ። በዚሁ ዕለት የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ፓትርያርክ የነብሩት አቡነ ቴዎፍሎስ አዲስ በተዘጋጀው ረቂቅ ሕገ-መንግሥት ውስጥ በተካተቱ አንዳንድ አንቀጾች ላይ ቅዋሜ እንዳላቸው አስታወቁ። ፳፻፬ ዓ/ም - የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከቦይንግ ኩባንያ ከገዛቸው አሥር ቦይንግ 787 ድሪምላይነር አየር-ዠበቦች የመጀመሪያውና በሰሌዳ ቁጥር ET-AOQ የተመዘገበው አየር-ዠበብ በዚህ ዕለት ከዋሽንግተን ዲሲ ተነስቶ አዲስ አበባ፣ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲገባ ደማቅ አቅባበል ተደርጎለታል። ፲፱፻፴፬ ዓ/ም - የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ልጅ ልዕልት ፀሐይ በተወለዱ በ፳፫ ዓመታቸው በዚህ ዕለት አረፉ። ^ http://www.flightglobal.com/news/articles/ethiopians-first-787-arrives-at-addis-ababa-375615/ {{en]] Baldwin, N. C. Abyssinia, 1929-31."} {"id": "4182", "contents": "ርግብ (እርግብ) ከዋኖስ ጋራ በሰማይ የሚበር የወፍ አይነት ቤተሠብ ነው።"} {"id": "4206", "contents": "ዋርካ ሳይበር ኢትዮጵያ በመባል የሚታወቀው ድረገጽ የአማርኛ ቋንቋ የውይይት መድረክ ድረ ገጽ ነው። ይህ ድረገጽ ኢትዮጵያውያን በራሳቸው ፊደል መወያየት ይችሉ ዘንድ በሁለት ወንድማማች ኢትዮጵያዊያን በሰኔ 1992ተፈጥሮ ዛሬ ሁሉንም ኢትዮጵያዊያን በስፋት እያገለገለ ያለ ዌብሳይት ሆኖአል። ይሁን እንጂ ድረገጹ እንደሚለው ከግንቦት 1998 ጀምሮ [1]፥ የኢትዮጵያ መንግሥት ድረገጽን ስለአገደው በአገር ውስጥ እንዳይሰራ ወይም እንዳይታይ አግዷል። ሆኖም የአገር ውስጥ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ብርሃኑ ሃይሉ ስዋርካ/ሳይበር ኢትዮጵያና ስለሌሎቹም ስለታገዱ ፖለቲካ ነክ ድረገጾች ጉዳይ ተጠይቀው ምንም የተከለከለ ድረገጽ የለም የማይታዩበት ምክንያትም አይታወቅም በማለት በተደጋጋሚ አስተባብለዋል። ዋርካ ወይም ሳይበር ኢትዮጵያ በምዕራቡና በዓለም ዙሪያ ለሚኖረው ኢትዮጵያዊያን ሕብረተሰብ በማህበራዊ፣ በኢኮኖሚያዊ ወይም የዕለት ከዕለት ኑሮ ስለ ፖለቲካ ወይም ስለ ባሕል እና ስነ-ጽሑፍ፣ ስነ-ጥበብ፣ ኪነ-ጥበብ፣ ፍቅር፣ ሃይማኖት እንዲሁም ወቅታዊ ጉዳዮችን ሊያወያዩ የሚችሉ በጣም ጠቃሚ መድረኮች ስላሉት መፍትሔ ያጡለትን ጉዳዮች በውይይት መፍትሔ እንደዳስገኘለት ከተጠቃሚዎች የተገኘ መረጃ ያረጋግጣል። ዋርካ መድረክ ዌብሳይቶች በመንግሥት ስለመከልከላቸው (በሳይበር ኢትዮጵያ) ዌብሳይቶች ስለመከልከላቸው (በሌላ ምንጭ) ስለመከልከላቸው (በሌላ ምንጭ) ስለ መከልከላቸው (በሌላ ምንጭ)"} {"id": "4218", "contents": "ክንፍ በአየር ውስጥ ለመጓዝ በረራ የሚያስችል ገጽ ወይም ክፍል ነው። ወፎች ብቻ ሳይሆን ብዙ ነፍሳትና የሌት ወፍ ክንፍ አላቸው። እንዲሁም ሰው ሠራሽ መኪናነት ለምሳሌ አውሮፕላን ክንፍ እንዳለው ይባላል።"} {"id": "7182", "contents": "1 January 584 - 30 August 584 እ.ኤ.ኣ. = 576 ዓ.ም. 31 August 584 - 31 December 584 እ.ኤ.ኣ. = 577 ዓ.ም."} {"id": "6966", "contents": "1 January 691 - 1 September 691 እ.ኤ.ኣ. = 683 ዓ.ም. 2 September 691 - 31 December 691 እ.ኤ.ኣ. = 684 ዓ.ም."} {"id": "7194", "contents": "1 January 578 - 30 August 578 እ.ኤ.ኣ. = 570 ዓ.ም. 31 August 578 - 31 December 578 እ.ኤ.ኣ. = 571 ዓ.ም."} {"id": "6978", "contents": "1 January 685 - 31 August 685 እ.ኤ.ኣ. = 677 ዓ.ም. 1 September 685 - 31 December 685 እ.ኤ.ኣ. = 678 ዓ.ም."} {"id": "48230", "contents": "ባሽኮርቶስታን በሩሲያ ውስጥ የሚገኝ ክፍላገር («ሪፐብሊክ») ነው።"} {"id": "48278", "contents": "ለዕፅዋት፣ ስጋ በል ዕፅዋትን ይዩ። ስጋበል በዘመናዊ ሥነ ሕይወት የጡት አጥቢ ክፍለመደብ ነው። ከስጋበል ክፍለመደብ ውጭ ብዙ ሌሎች እንስሶች ደግሞ ስጋን ቢበሉም፣ እነዚህ ግን በተለይ ስጋን ለመብላት እንደ ተዘጋጁ ስለሚመስሉ ስለዚያው ነው «ስጋበል» የተባለ። በክፍለመደቡ ውስጥ ዋና አስተኔዎች፦ የአፍሪካ ዘምባባ ጥርኝ - አንድ ዝርያ የእስያ ሊንሳንግ - አንድ ወገን፣ ሁለት ዝርዮች የድመት አስተኔ - 15 ወገኖች፣ 41 ዝርዮች የጥርኝ አስተኔ - ጥርኝ፣ ሸለምጥማጥ ወዘተ. 15 ወገኖች፣ 34 ዝርዮች ዥብ - ሦስት ወገኖች፣ አራት ዝርያዎች የማዳጋስካር ፋሮ አስተኔ - 7 ወገኖች፣ 10 ዝርዮች ፋሮ - 14 ወገኖች፣ 33 ዝርዮች የውሻ አስተኔ 12 ወገኖች፣ 35 ዝርዮች ድብ - 5 ወገኖች፣ 8 ዝርያዎች ሞረስ - አንድ ዝርያ ባለ ጆሮ ባሕር አንበሣ - 7 ወገኖች፣ 15 ዝርዮች ጆሮ የለሽ ባሕር አንበሣ - 13 ወገኖች 18 ዝርዮች ቀይ ፓንዳ - አንድ ዝርያ፣ እስያ ብቻ የምጥማጥ አስተኔ - ከሸለምጥምጥ ሌላ፣ በአሜሪካዎችና በደቡብ-ምሥራቅ እስያ ብቻ የሚገኝ፣ 4 ወገኖች፣ 12 ዝርዮች የፋደት አስተኔ - 22 ወገኖች 57 ዝርዮች የራኩን አስተኔ - አሜሪካዎች ኗሪ፣ 6 ወገኖች፣ 14 ዝርያዎች"} {"id": "48296", "contents": "ሱውን ጽዝዕ 孫子 ከ544 - 496 ዓ.ዓ. በጥንታዊ ቻይና ይኖሩ የነበር የጦር መሪ፣ ውትድርና ስልት ቀያሽ እና ፈላስፋ ነበሩ። በአሁኑ ዘመን ስማቸው እሚነሳ ኪነ ጦርነት የተባለውን መጽሐፍ በመድረሳቸው ነው። ዓለቃ ሱውን ከዛሬ 25 ክፍለ ዘመናት በፊት የኖሩ ሰው ቢሆንም፣ ሥለ ጦርነት ምንነት እና እንዴት መካሄድ አለበት በሚሉት ጥያቄዎች ላይ ለየት ያለ አስተያየት በማስቀመጣቸው ዘመናትን ተሻግረው ይወደሳሉ። ጦርነት በጦረኞች ዘንድ እንደ ስፖርት የሚታይ እንዲሁም ከተዋጊዎች ክብር ጋር በጣም የተያያዘ ነበር። ሱውን በተቃራኒ፣ ጦርነት ከልብ የሚያሳስብ ፣ መዘዙ ከፍተኛ የሆነ ነገር እንደሆነ ጽፈዋል። ስለሆነም ጦርነት ከተካሄድ በጠላት ላይ ድል ለማግኘት ብቻ እንጅ ሌላ አላስፈላጊ ግብ ለመታት እንዳልሆነ አስረድተዋል። ይህ አስተያየት ግልጽ ቢመስልም፣ ነገር ግን ለዘመኑ እንግዳ ነበር። ለምሳሌ፣ ጦርነት «ድልን ለመቀዳጀት» ብቻ መካሄድ ካለበት፣ የግዴታ በሃይል ብቻ መካሄድ የለበትም። ምክንያቱም፣ እንደ ዓለቃ ሱውን አስተያየት፣ በኅሊናዊ ጫና ብቻ የጠላት ሃይል ሊፈረካከስ ይችላልና። በሌላ ጎን፣ ጦርነቶች ብዙ ደም ከማፋሰስ ይልቅ፣ ለአንድ ትንሽ አላማ ብቻ መካሄድ እንዳለበት ያስገነዝባል። «ኪነ ጦርነት» በጥንዊት ቻይናና አጎራባች አገሮች በጥልቅ የተጠናና በባሕላቸው ዘንድ ሰርጾ የሚገኝ መጽሐፍ ነው። በአሁኑ ዘመን፣ በምስራቅ እስያ ብቻ ሳይሆን በመላው ዓለም ዘንድ፣ ለሥነ ንዋይ፣ ለስፖርት፣ ለወታደራዊ ስልት እና መሰል የተፎካክሮ-ተግባራት ይህ የዓለቃ ሱውን መጽሐፍ ይጠናል። ከሱውን ጽዝዕ ጥቅሶች፦"} {"id": "48368", "contents": "የጃፓን ባሕር የተባለው ከጃፓን፣ ኮርያና ሩስያ (ሳይቤሪያ) መካከል የሚገኝ ባህር ነው። በአለም ዙሪያ ከኮርያ በስተቀር «የጃፓን ባሕር» ይባላል። በደቡብ ኮሪያ፣ «የምሥራቅ ባሕር» ይባላል። በስሜን ኮሪያ፣ «የኮሪያ ምሥራቅ ባሕር» ይባላል። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "48380", "contents": "የብርሃናት ክፍለ ዘመን (ፈረንሳይኛ፦ le Siècle des Lumières /ለ ሲዬክል ዴ ሉምዬር/፣ ጀርመንኛ፦ Aufklärung /አውፍክላሩንግ/ «ማብራራት»፣ እንግሊዝኛ፦ Enlightenment /እንላይተንመንት/ «ማብራራት») በተለይ በ18ኛው ክፍለ ዘመን የተከሠተው፣ ከ17ኛው ክፍለ ዘመን «ሳይንሳዊ አብዮት» የተከተለ የዘመናዊ ፍልስፍና እንቅስቃሴ ነበረ። «የፍልስፍና ክፍለ ዘመን» ወይም «የምክንያት ዘመን» ተብሏል። እንቅስቃሴው የተጀመረው በፈረንሳይ ሲሆን፣ በተለምዶ ከ1707 እስከ 1781 ዓም ድረስ እንደ ቆየ ይቆጥሩታል። ከፈረንሳይ የ«ማብራራት» ሀሣቦች በተለይ ወደ እስፓንያ፣ ጀርመን፣ ፖላንድ፣ ሩስያ፣ ግሪክ፣ ስኮትላንድና አሜሪካ ተስፋፉ። በሌሎች አገራት ግን ለምሳሌ በእንግላንድ ወይም በጣልያን፣ «ማብራራቱ» አነስተኛ ሚና አጫወተ። በዚህ ወቅት ዘመናዊ ከነበሩት ሃሣቦች መሃል፦ ምክኑያዊነት የሳይንስ ፍልስፍና ጥቅማዊነት ለሴ ፈር ዴሞክራሲ እኩላዊነት ብሔራዊ መብቶች ሃይማኖታዊ መታገሥ እንዲሁም በዚህ ወቅት የምጣኔ ሀብት፣ የሕገ መንግሥት፣ የአርነት፣ የትምህርት ፍልስፍናዎች እየተደረጁ ነበር። መደበኛ የክርክር ማህበር ሥርዓትና ቡና ቤት (ቡና የሚጠጣበት ሰዎችም የሚወያዩበት) ዘመናዊ ሆኑ። እንዲሁም የንጉሥ ወይም የፓፓ ሥልጣናት ተጽእኖ ይቀነስና ሕዝባዊነት፣ ተጠራጣሪነት ይበዛ ነበር።"} {"id": "7482", "contents": "1 January 437 - 29 August 437 እ.ኤ.ኣ. = 429 ዓ.ም. 30 August 437 - 31 December 437 እ.ኤ.ኣ. = 430 ዓ.ም."} {"id": "7494", "contents": "1 January 431 - 30 August 431 እ.ኤ.ኣ. = 423 ዓ.ም. 31 August 431 - 31 December 431 እ.ኤ.ኣ. = 424 ዓ.ም."} {"id": "4656", "contents": "1 January 1834 - 9 September 1834 እ.ኤ.ኣ. = 1826 ዓ.ም. 10 September 1834 - 31 December 1834 እ.ኤ.ኣ. = 1827 ዓ.ም."} {"id": "4692", "contents": "1 January 1816 - 9 September 1816 እ.ኤ.ኣ. = 1808 ዓ.ም. 10 September 1816 - 31 December 1816 እ.ኤ.ኣ. = 1809 ዓ.ም."} {"id": "5196", "contents": "1 January 1565 - 7 September 1565 እ.ኤ.ኣ. = 1557 ዓ.ም. 8 September 1565 - 31 December 1565 እ.ኤ.ኣ. = 1558 ዓ.ም."} {"id": "5202", "contents": "1 January 1562 - 7 September 1562 እ.ኤ.ኣ. = 1554 ዓ.ም. 8 September 1562 - 31 December 1562 እ.ኤ.ኣ. = 1555 ዓ.ም."} {"id": "5226", "contents": "1 January 1550 - 7 September 1550 እ.ኤ.ኣ. = 1542 ዓ.ም. 8 September 1550 - 31 December 1550 እ.ኤ.ኣ. = 1543 ዓ.ም."} {"id": "5232", "contents": "1 January 1547 - 8 September 1547 እ.ኤ.ኣ. = 1539 ዓ.ም. 9 September 1547 - 31 December 1547 እ.ኤ.ኣ. = 1540 ዓ.ም."} {"id": "5238", "contents": "1 January 1544 - 7 September 1544 እ.ኤ.ኣ. = 1536 ዓ.ም. 8 September 1544 - 31 December 1544 እ.ኤ.ኣ. = 1537 ዓ.ም."} {"id": "5244", "contents": "1 January 1541 - 7 September 1541 እ.ኤ.ኣ. = 1533 ዓ.ም. 8 September 1541 - 31 December 1541 እ.ኤ.ኣ. = 1534 ዓ.ም."} {"id": "5256", "contents": "1 January 1535 - 8 September 1535 እ.ኤ.ኣ. = 1527 ዓ.ም. 9 September 1535 - 31 December 1535 እ.ኤ.ኣ. = 1528 ዓ.ም."} {"id": "5268", "contents": "1 January 1529 - 7 September 1529 እ.ኤ.ኣ. = 1521 ዓ.ም. 8 September 1529 - 31 December 1529 እ.ኤ.ኣ. = 1522 ዓ.ም."} {"id": "5274", "contents": "1 January 1526 - 7 September 1526 እ.ኤ.ኣ. = 1518 ዓ.ም. 8 September 1526 - 31 December 1526 እ.ኤ.ኣ. = 1519 ዓ.ም."} {"id": "5280", "contents": "1 January 1523 - 8 September 1523 እ.ኤ.ኣ. = 1515 ዓ.ም. 9 September 1523 - 31 December 1523 እ.ኤ.ኣ. = 1516 ዓ.ም."} {"id": "52304", "contents": "ፍራንሲስ “ፍራንክ” ማርቲን ቤልትራን ባራን (በማህበራዊ አውታረመረቦች በተሻለ ፍራንሲስ ባራን አራተኛ ወይም ፍራንክ ባራን በመባል ይታወቃል። ; ታህሳስ 5 ቀን 1982 ተወለደ) የፊሊፒንስ የሰብአዊ መብት ተሟጋች ነው ለሰብአዊ መብቶች ፣ ጋዜጠኛ) ፣ አምደኛ ፣ የፖለቲካ ጦማሪ ፣ የሆቴል ባለቤት ፣ እና የማህበራዊ ሚዲያ ስብዕና። እ.ኤ.አ. በ2020፣ ለፊሊፒንስ ምርጥ ወጣት ወንዶች (TOYM) ሽልማት ታጭቷል። በማህበራዊ ድህረ-ገጽ አራማጅነቱ እና በፊሊፒንስ ቢዝነስ እና ዜና ላይ ባሳተሙት አምዶች ከመጨረሻዎቹ እጩዎች አንዱ ሆኖ ከገቡት አንዱ ነበር። ፍራንሲስ በዳጉፓን ከተማ ፓንጋሲናን ተወለደ። እሱ የሕግ ባለሙያ የበኩር ልጅ እና የቀድሞ የፍትህ ምክትል ፀሐፊ ፍራንሲስኮ ባራን III እና ነጋዴው ፌሊሲዳድ ቪላዳ ቤልትራን-ባራን III ነው.. ፍራንሲስ እንደ የቲቪ ስብዕና ቢያንካ ጎንዛሌስ እና ዘፋኝ እና የትዊተር ስብዕና Kakie Pangilinan ካሉ የህዝብ ተወካዮች አንዱ ነበር ፣ ስለ አወዛጋቢው የ PAL የበረራ ረዳት ክሪስቲን ዳሴራ ሞት ስለ “ፍላጎት ሰዎች” ያልተረጋገጠ መረጃ በትዊተር ገፁ እና የህዝብ ይቅርታ ጠይቀዋል ። ."} {"id": "8034", "contents": "1 January 151 - 28 August 151 እ.ኤ.ኣ. = 143 ዓ.ም. 29 August 151 - 31 December 151 እ.ኤ.ኣ. = 144 ዓ.ም."} {"id": "8040", "contents": "1 January 148 - 27 August 148 እ.ኤ.ኣ. = 140 ዓ.ም. 28 August 148 - 31 December 148 እ.ኤ.ኣ. = 141 ዓ.ም."} {"id": "52406", "contents": "ትምነት ገብሩ: የተወለደችው1983/1984- ትምነት ገብሩ ኢትዮ-እሪትሪያዊ ኮምፕዊተር ሳይንቲስትና algorithmic bias and data mining(በአልጎሪዝም አድልዎ እና በመረጃ ማዕድን ) ላይ የምትሰራ አሜሪካዊ የኮምፒውተር ሳይንቲስት ነች. ትምነት ለቴክኖሎጂ ልዩነት ተሟጋች እና በአርቴፊሻል ኢንተለጀንስ (AI) ውስጥ የሚሰሩ ጥቁር ተመራማሪዎች ማህበረሰብ የሆነው የ Black in AI, ተባባሪ መስራች ስትሆን ቴክኖሎጂን የመጠቀም ውጤቶቹን ለመፈተሽ በአለም ዙሪያ ካሉ AI ተመራማሪዎች ጋር በአፍሪካ እና በአፍሪካ ኢሚግሬሽን ላይ በማተኮር የሚሰራው የተከፋፈለ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ምርምር ኢንስቲትዩት (DAIR) መስራች ነች። እ.ኤ.አ. በ2021 ትምነት ገብሩ በፎርቹን ከአለም 50 ታላላቅ መሪዎች አንዱዋ በመሆን ተሸልማለች።Fortune."} {"id": "52412", "contents": "Hi biniyam.abrham2014@gmail.com"} {"id": "52418", "contents": "ቦሪስ ኒኮላይቪች የልሲን (ሩሲያኛ: Борис Николаевич Ельцин; የካቲት 1 ቀን 1931 - 23 ኤፕሪል 2007) የሩሲያ እና የሶቪየት ፖለቲከኛ ከ 1991 እስከ 1999 የሩሲያ ፌዴሬሽን የመጀመሪያ ፕሬዝዳንት ሆኖ ያገለገሉ ። የሶቪየት ኮሚኒስት ፓርቲ አባል ነበሩ። ዩኒየን ከ1961 እስከ 1990። በኋላም እንደ ፖለቲካ ገለልተኛ ሆኖ የቆመ ሲሆን በዚህ ጊዜ ውስጥ በርዕዮተ ዓለም ከሊበራሊዝም እና ከሩሲያ ብሔርተኝነት ጋር የተቆራኘ ተደርጎ ይቆጠር ነበር። ዬልሲን የተወለደው በቡቱካ ፣ ኡራል ክልል ፣ ከድሃ ቤተሰብ ነው። ያደገው በካዛን, ታታር ASSR ውስጥ ነው. በኡራል ስቴት ቴክኒካል ዩኒቨርሲቲ ከተማረ በኋላ በግንባታ ላይ ሠርቷል. ኮሚኒስት ፓርቲን ተቀላቀለ። እሱ በደረጃው ከፍ ብሏል እና በ 1976 የፓርቲው የስቨርድሎቭስክ ክልል ኮሚቴ የመጀመሪያ ጸሐፊ ሆነ ። ዬልሲን በመጀመሪያ የሶቪየት መሪ ሚካሂል ጎርባቾቭ የፔሬስትሮይካ ማሻሻያ ደጋፊ ነበር። በኋላም ማሻሻያው በጣም መጠነኛ ነው በማለት ተችተው ወደ መድበለ ፓርቲ ተወካይ ዴሞክራሲ እንዲሸጋገር ጠይቀዋል። እ.ኤ.አ. በ 1987 ከፓርቲው አስተዳደር የፖሊት ቢሮ አባልነት የለቀቁ የመጀመሪያው ሰው ነበሩ ፣ ይህም ተወዳጅነቱን ፀረ-መመስረቻ ሰው አድርጎታል ። እ.ኤ.አ. በ 1990 የሩሲያ ጠቅላይ ሶቪየት ሊቀመንበር ሆነው ተመረጡ እና በ 1991 የሩሲያ ሶቪየት ፌደሬሽን ሶሻሊስት ሪፐብሊክ (RSFSR) ፕሬዝዳንት ሆነው ተመረጡ ። ዬልሲን ከተለያዩ የሩሲያ ብሔርተኛ ካልሆኑ መሪዎች ጋር ተባብሮ ነበር፣ እና በዚያው ዓመት በታህሳስ ወር የሶቪየት ኅብረት መደበኛ መፍረስ ላይ ትልቅ ሚና ነበረው። የሶቪየት ኅብረት ሲፈርስ፣ RSFSR የራሺያ ፌዴሬሽን፣ ራሱን የቻለ መንግሥት ሆነ። በዚያ ሽግግር ዬልሲን በፕሬዚዳንትነት ቦታ ላይ ቆይቷል። በኋላም በ1996ቱ ምርጫ በድጋሚ ተመረጡ፣ ተቺዎችም ሰፊ ሙስና አለባቸው ሲሉ ነበር። ዬልሲን የኢኮኖሚ ድንጋጤ ሕክምናን፣ የሩብልን የገበያ ምንዛሪ መጠን፣ አገር አቀፍ የፕራይቬታይዜሽን እና የዋጋ ቁጥጥርን በማንሳት የሩሲያን የዕዝ ኢኮኖሚ ወደ ካፒታሊስት ገበያ ኢኮኖሚ ለውጦታል። ኢኮኖሚያዊ ተለዋዋጭነት እና የዋጋ ግሽበት ተፈጠረ."} {"id": "1518", "contents": "ዋዝንቢት የሦስት አጽቄ አይነት ነው። የፌንጣና የአንበጣ ዘመድ ነው። ሁለንተናው ትንሽ ለጥ ይላል፤ ረጃጅም አንቴኖችም አሉት። ዋዝንቢት የሚታወቀው በሚያሰማው ድምጽ ነው። ድምጽ ማውጣትና ማሰማት የሚችለው አውራው ዋዝንቢት ብቻ ነው። የተባዕቱ ዋዝንቢት ክንፍ እንደ \"ሚዶና ሞረድ\" የሚመስል ፍርግርግ ነው። ክንፎቹን በማፋተግ ድምጽ ይፈጥራል፤ የድምጹ ቅላፄ እንደየ ዋዝንቢቱ ወገን ይለያያል። ሁለት ዓይነት የዋዝንቢት ዘፈኖች አሉ፤ የጥሪ ዘፈንና የመርቢያ ዘፈን ናቸው። የጥሪ ዘፈን ዓላማ አንስት ዋዝንቢ ለመሳብ ሲሆን ረጅምና ከፍተኛ ድምፅ ነው። ለመራባት ሲባል የሚዘፈነው ድምፅ አንስቲቱ እንስቲቱን ለማቅረብ ስለሆነ ቀስ ያለና ለስላሳ ነው። አንስት ዋዝንቢት መርፌ የሚመስል ረጅም የዕንቁላል መጣያ አላት። በምድር ላይ 900 የሚያሕሉ የዋዝንቢት ዝርያዎች ይገኛሉ። አንዳንድ ዝርያ ሣርና ተክል ብቻ ሲበላ፣ ሌሎች ዝርዮች ደግሞ ነፍሳት ያድናሉ። ዋዝንቢት ሌሊት የሚነቃ ፍጥረት ነው። ብዙ ጊዜ ከፌንጣ ጋር ይመሳሰላል፣ በተለይ የመዝለያ እግሮቹ ከፊንጣ እግሮች አይለዩም። በ1963 ዓ.ም. ዶ/ር ዊሊያም ከይድ ምርመራ አድርጎ አንዲት ተባይ ዝንብ ደግሞ በተባዕቱ ዘፈን እንደምትሳብ፤ ዕጯንም እንድታስቀምጥበት ቦታውን ለማወቅ እንደሚጠቅማት አገኘ። የመርባትን ድምጽ በመጠቀም የአስተናጋጇን ቦታ ለምታገኝ የተፈጥሮ ጠላት ይህች መጀመርያ ምሳሌ ሆነች። ከዚያ በኋላ ብዙ የዋዝንቢት ወገኖች ይህችን ተባይ ዝንብ ሲሸክሙ በምድር ላይ ተገኝተዋል። በእስያ በተላይም በቻይና ዋዝንቢት ዝነኛ ለማዳ እንስሳ ሆኖ መያዙ እንደ መልካም እድል ይቈጠራል። የተያዘ ዋዝንቢት ሁሉ ማናቸውም አትክልት ወይም ሥጋ ቢሰጥ ይበላል። በአንዳንድ ባሕል ደግሞ ዋዝንቢት እንደ ምግብ ሊበላ ይችላል። ከዕውነተኛው ዋዝንቢት አይነቶች መካከል አንዳንዶቹ እንዲህ ናቸው፦ የቊጥቋጦ ዋዝንቢት ተራ ወይም የሜዳ ዋዝንቢት፤ ቡናማ ወይም ጥቁር፤ ስሙም \"የሜዳ\" ምንም ቢሆንም፣ አንዳንድ ወደ ቤት ይገባል። ባለቅርፊት ዋዝንቢት የጉንዳን ዋዝንቢት የመሬት ዋዝንቢት የዛፍ ዋዝንቢት ፦ አብዛኛው አረንጓዴ ናቸው ክንፉም በውስጡ የሚያሳይና ሰፊ ነው፣ በዛፍና በቊጥቋጦ ይበዛል። እንግዳ ዋዝንቢት ባለሠይፍ ጅራት ዋዝንቢት ከዕውነተኛው ዋዝንቢት ጭምር፣ ከነዚሁ ውጭ አያሌ ሌላ የተዛመዱ ተሐዋስያን ወገኖች \"ዋዝንቢት\" ሊባሉ ይችላሉ፦ የፍልፈል ዋዝንቢት ባለ ረጅም ክንድ ፌንጦ የዋሻ ዋዝንቢት (ደግሞ የግመል ዋዝንቢት ይባላል) የአሸዋ ዋዝንቢት የዊታ ዋዝንቢት - በኒው ዚላንድ የሚገኝ የየሩሳሌም ዋዝንቢት - በሜክሲኮ አካባቢ የሚገኝ የፓርክታውን ፕራውን - ከደቡብ አፍሪቃ የሚገኝ ወገን ነው።"} {"id": "11622", "contents": "ጥቅምት የወር ስም ሆኖ በመስከረም ወር እና በኅዳር ወር መሀከል የሚገኝ ከአስራ ሦስቱ ኢትዮጵያ የወራት አቆጣጠር ውስጥ ሁለተኛው የወር ስም ነው። «ጥቅምት» ከግዕዙ «ጠቀመ» ከሚለው ግስ የተባዛ ነው። በቅብጢ አቆጣጠር የዚህ ወር ስም ፓውፔ ነው። ይህም በጥንታዊ ግብጽ አረመኔ ሃይማኖት ከበዓሉ ስም «ኦፐት» መጣ («ፓን-ኦፐት» = የኦፐት ወር)። በጎርጎርዮስ አቆጣጠር የኦክቶበር መጨረሻና የኖቬምበር መጀመርያ ነው። ጥቅምት ፪/2 ቀን ፲፱፻፷፩/1961 ዓ/ም ከነጻነት በፊት የእስፓኝ ጊኒ ትባል የነበረችው የእስፓኝ ግዛት ኢኳቶሪያል ጊኒ ጥቅምት ፲፬/14 ቀን ፲፱፻፶፯/1957 ዓ/ም በቅኝ ግዛትነት ዘመን ሰሜን ሮዴዚያ ትባል የነበረችው የብሪታንያ ግዛት ዛምቢያ ዘመነ ማቴዎስ ዘመነ ማርቆስ ዘመነ ሉቃስ ዘመነ ዮሀንስ ^ The Ethiopic Calendar"} {"id": "11628", "contents": "መጋቢት የወር ስም ሆኖ በየካቲት ወር እና በሚያዝያ ወር መሀከል የሚገኝ ከአስራ ሦስቱ ኢትዮጵያ የወራት አቆጣጠር ውስጥ ሰባተኛው የወር ስም ነው። «መጋቢት» ከግዕዙ ግስ «መገበ» ከሚለው ቃል የተባዛ ነው። አለቃ ደስታ ተክለ ወልድ የመጋቢትን ትርጉም እንደዚህ አስቀምጠውታል፦ \"የወር ስም፤ ፯ኛ ወር። ይኸውም ጌታ በጸሎተ ኀሙስ ለሐዋርያት ሥጋውንና ደሙን መመገቡንና ዐርብ በሠርክ ዲያብሎስን ሽሮ አዳምን ወደ ቀድሞ ማዕርጉ መመለሱን ያሳያል።\" በቅብጢ አቆጣጠር የዚህ ወር ስም ፓረምሃት ነው። ይህም በጥንታዊ ግብጽ አረመኔ ሃይማኖት ከፈርዖን ስም «ፓ-ኤን-አመንሆተፕ» (የአመንሆተፕ ወር) መጣ። በጎርጎርዮስ አቆጣጠር የማርች መጨረሻና የኤፕሪል መጀመርያ ነው። መጋቢት ፫/3 ቀን ፲፱፻፷/1960 ዓ/ም ስዋዚላንድ ከብሪታንያ መጋቢት ፫/3 ቀን ፲፱፻፷/1960 ዓ/ም የሞሪሸስ ደሴቶች ከብሪታንያ መጋቢት ፲፩/11 ቀን ፲፱፻፵፰/1948 ዓ/ም ቱኒዚያ ከፈረንሳይ መጋቢት ፲፪/12 ቀን ፲፱፻፹፪/1982 ዓ/ም ደቡብ-ምዕራብ አፍሪቃ ትባል የነበረችው ናሚቢያ ከአፓርታይድ ደቡብ አፍሪቃ ነጻ ወጣች መጋቢት ፳፱ ቀን ፲፱፻፵፰ ^ The Ethiopic Calendar ^ ደስታ ተክለ ወልድ፤ “ዐዲስ ያማርኛ መዝገበ ቃላት”፤ አርቲስቲክ ማተሚያ ቤት ፥ አዲስ አበባ (፲፱፻፷፪ ዓ/ም ገጽ ፯፻፵፮"} {"id": "48596", "contents": "አና ዊሲ (ግሪክኛ፦ Άννα Βίσση) (1957 እ.ኤ.አ.፣ ቆጵሮስ) የግሪክ ዘፋኝ ነች። 1977፥ Ας κάνουμε απόψε μιαν αρχή 1979፥ Κίτρινο γαλάζιο 1980፥ Ναι 1981፥ Άννα Βίσση 1982፥ Είμαι το σήμερα και είσαι το χθες 1984፥ Να 'χες καρδιά 1985፥ Κάτι συμβαίνει 1986፥ Η επόμενη κίνηση 1988፥ Τώρα 1988፥ Έμπνευση! 1990፥ Είμαι 1992፥ Εμείς 1992፥ Λάμπω! 1994፥ Ρε! 1995፥ Ω! Κύπρος 1996፥ Κλίμα Τροπικό 1997፥ Τραύμα 1998፥ Αντίδοτο 2000፥ Everything I Am 2000፥ Κραυγή 2002፥ Χ 2003፥ Παράξενες Εικόνες 2005፥ Nylon 2008፥ Απαγορευμένο 2010፥ Αγάπη Είναι Εσύ 2015፥ Συνέντευξη www.annavissilive.com"} {"id": "48602", "contents": "ኢሳት በኔዘርላንድና በሜሪላንድ የተገኘ ቴሌቪዥን ዜና አገልግሎት ነው። በአማርኛና በተለያዩ ልሳናት ስርጭት ያቀርባሉ። (ይህ ድርጅት ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "11694", "contents": "መስከረም ፳፫ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፳፫ኛው እና የወርኀ ክረምት ፺፫ኛው ዕለት ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በዘመነ ሉቃስ ፫፻፵፫ ዕለታት ሲቀሩ፤ በዘመነ ዮሐንስ ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፫፻፵፪ ዕለታት ይቀራሉ። የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን በዚህ ዕለት የሰማዕታትን ዓለቃ ቅዱስ ጊዮርጊስን በማስታወስ ትዘክረዋለች። ፲፱፻፳፰ ዓ.ም. - በጄነራል ኤሚልዮ ደቦኖ የሚመራው የፋሽሽት ኢጣልያ ኃይል ኢትዮጵያን ወረረ። ፲፱፻፹፫ ዓ.ም. - የጀርመን ዳግመኛ መወሐድ፦ ምስራቃዊ የጀርመን አገር የነበረችው የጀርመን ዴሞክራሲያዊ ሪፑብሊክ ከምዕራባዊው የጀርመን አገር ጋር ተቀላቅላ ክልሏ የጀርመን ፈዴራላዊ ሪፑብሊክ አካል ሆኖ ሕዝቦቿም የአውሮፓ ሕብረት አባል ዜጎች ሆኑ። ፲፱፻፹፭ ዓ/ም - በሞቃዲሹ የሶማሌውን የጦር ዓለቃ ሞሐመድ ፋራ አይዲድን ለመያዝ በተደረገው ሙከራ አሥራ ስምንት የአሜሪካ ወታደሮች ሲሞቱ አንድ ሺ ያህል ሶማሌዎችም ሕይወታቸውን አጥተዋል። ፳፻፮ ዓ.ም - ወደአውሮፓ ሕብረት ለመግባት በጀልባ የተሣፈሩ  ፻፴፬ ስደተኞች በ ላምፐዱዛ የኢጣልያ ደሴት አቅራቢያ ሰጥመው ሕይወታቸው አለፈ። (እንግሊዝኛ) http://en.wikipedia.org/wiki/October_3"} {"id": "11700", "contents": "መስከረም ፳፱ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፳፱ ኛው ዕለትና የወርኅ መፀው ፬ኛ ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፫፻፴፯ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፫፻፴፮ ቀናት ይቀራሉ። ፲፱፻፶፭ ዓ.ም. - ዩጋንዳ ከብሪታንያ ቅኝ ግዛትነት ነጻነቷን ተቀዳጀች። ፲፱፻፷፮ ዓ/ም - የኢትዮጵያ መንግሥት አልጋ ወራሽ መርድ አዝማች አስፋ ወሰን፣ ሎንዶን በህክምና ሲረዱ ቆይተው፣ ለማገገም በዛሬው ዕለት ወደ ስዊዘርላንድ አመሩ ፲፱፻፹፬ ዓ/ም - ሰመጉ (የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ጉባዔ (ኢሰመጉ))በፕሮፌሶር መስፍን ወልደ ማርያም አነሳሽነት በ፴፪ መሥራች ኢትዮጵያውያን አባላት ተመሠረተ። ፲፰፻፺፱ ዓ.ም. - የሴኔጋል መሪ የነበሩት ሌኦፖልድ ሴዳር ሴንግሆር ተወለዱ። ፲፱፻ ዓ/ም - የሐረር ገዥ የነበሩት ደጃዝማች ይልማ መኮንን (የራስ መኮንን የመጀመሪያ ልጅ እና የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ታላቅ ወንድም) አርፈው ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን በአባታቸው መቃብር ተቀበሩ። ፲፱፻፵፭ ዓ/ም - በታላቋ ብሪታኒያ የኢትዮጵያ አራተኛው ዋና መላክተኛ (Envoy Extraordinary and Minister Plenipotentiary) የነበሩት ሐኪም አዛዥ ወርቅነህ (Dr. Charles Martin) በዚህ ዕለት አረፉ። ፲፱፻፷ ዓ.ም. - የአርጀንቲና ተወላጅ የነበረው፤ በአብዮት ቅስቀሳና ፍልሚያ፣ በተለይም በኩባ አብዮታዊ ትግል የሚታወቀው ኤርኔስቶ ጌቫራ በቦሊቪያ የአብዮት ፍንዳታ ሊያንቀሳቅስ ሲሞክር በተያዘ በማግስቱ ተረሽኖ ሞተ። (እንግሊዝኛ) P.R.O., Hohler, T.R despatch No.224 [ 37912] (Adis Ababa, October 21, 1907)"} {"id": "11706", "contents": "ጥቅምት ፬ ቀን የኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፴፬ ኛው ዕለት ነው። ከዚህ ቀን በኋላ እስከ ዓመቱ ፍጻሜ ድረስ፤ በዘመነ ሉቃ ፫፻፴፪ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፫፻፴፩ ዕለታት ይቀራሉ። ፲፱፻፵፯ ዓ.ም - የብሪታንያዋ ንግሥት ዳግማዊት ኤልሳቤጥ ለሁለት ሣምንት ጉብኝት የመጡትን ግርማዊ ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴን በለንደን ቪክቶርያ የባቡር ጣቢያ ተቀበሉ። ፲፱፻፶፭ ዓ.ም - የአሜሪካ ዓየር ኃይል የስለላ አውሮፕላን በኩባ ላይ የሶቭየት ኅብረት የኑክሊየር መሣሪያዎች በመገጣጠም ላይ መሆናቸውን የሚያሳዩ መረጃ ፎቶግራፎች አነሳ። ይኼም የኩባ ሚሳይል ክራይስስ በመባል የተጠራውን አደገኛ መፋጠጥ ያስከተለ ሂደት ነው። ፲፱፻፶፯ ዓ.ም - በአሜሪካ የሰብዐዊ መብት እንቅስቃሴ መሪ የነበሩት ጥቁር አሜሪካዊ ማርቲን ሉተር ኪንግ ጁኒየር የ ኖቤል ሰላማዊ ሽልማት አሸናፊነታቸው ይፋ ተደረገ። ፲፱፻፸፬ ዓ.ም - የቀድሞው የግብጽ ፕሬዚዳንት አንዋር ሳዳት በወታደራዊ ዓመጸኞች ጥይት በተገደሉ በሳምቱ ምክትላቸው ሆስኒ ሙባራክ ፬ኛው የአገሪቱ ፕሬዚዳንት ሆኑ። ፲፱፻፹፯ ዓ.ም - የፍልስጥኤም መሪ ያስር አራፋት እና የእስራኤል ጠቅላይ ሚኒስቴር ይስሓቅ ራቢን እንዲሁም የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴሩ (የአሁኑ ፕረዚዳንት) ስምዖን ፔሬስ የዓመቱ የ ኖቤል ሰላማዊ ሽልማት አሸናፊነታቸው ይፋ ተደረገ። ፲፯፻፬ ዓ.ም - በስመ መንግሥት፣ ወልደ አምበሳ የተባሉት የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት ቴዎፍሎስ አረፉ። ፲፱፻፺፪ ዓ.ም. - በምሥራቅ አፍሪቃ የታንዛኒያ መሪ የነበሩት፤ በወገኖቻቸው አቆላማጭ ጥሪ ምዋሊሙ (አስተማሪ) በመባል የሚታወቁት ጁልየስ ካምባራጌ ኔሬሬ በለንደን ሆስፒታል በሉኪሚያ በሽታ ምክንያት አረፉ። እኒህ ታላቅ አፍሪቃዊ መሪ የአፍሪቃ አንድነት ድርጅትን ከመሠረቱት አንዱ ሲሆኑ፤ በአህጉሩ የመጀመሪያው በፈቃዳቸው የፕሬዚዳንትነት ስልጣናቸውን የለቀቁ ናቸው። ^ http://news.bbc.co.uk/player/nol/newsid_6570000/newsid_6572500/6572587.stm?bw=bb&mp=wm&news=1&bbcws=1 (እንግሊዝኛ) http://en.wikipedia.org/wiki/October_14 (እንግሊዝኛ) http://news.bbc.co.uk/onthisday/hi/dates/stories/october/14/newsid_2532000/2532907.stm"} {"id": "11724", "contents": "ጥር ፳፱፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻፵፱ ኛው ዕለት ሲሆን፤ የበጋ ወቅት ፴፬ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፪፻፲፯ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፪፻፲፮ ቀናት ይቀራሉ። ፲፮፻፹፪ ዓ/ም - በአሜሪካ ግዛቶች የመጀመሪያው የወረቀት ገንዘብ በማሳቹሴትስ ተሠራጨ። ፲፮፻፺፮ ዓ/ም -አጼ ኢያሱ ከመናገሻ ከተማቸው ከጎንደር ተነስተው በደቡብ ኢትዮጵያ ሜጫ፣ ጊቤ እና ጥቁር ምድር ላይ ዘመቱ። ፲፯፻፷፯ ዓ/ም -መርድ አዝማች አስፋ ወሰን አባታቸው መርድ አዝማች አምኃ ኢየሱስ ሲሞቱ ተክተው የሸዋ መስፍን ሆኑ። ፲፰፻፲፪ ዓ/ም - የመጀመሪያዎቹ ፹፮ ጥቁር አሜሪካውያን ሠፋሪዎች በዛሬዋ ላይቤሪያ ላይ ሠፈሩ። ፲፰፻፸፯ ዓ/ም - ካይሚ የተባለ የጣልያን የባህር ኃይል መኮንን ምጽዋ ወደብን ይዞ የአገሩን ሰንደቅ ዓላማ ካውለበለበ በኋላ፣ የግብጽ እና የብሪታኒያ መንግሥቶች ወደቡን እንድይዘው ፈቅደውልኛል ብሎ አወጀ። ፲፱፻፴፯ ዓ/ም - ዝነኛው የሬጌ ሙዚቀኛ ሮበርት ኔስታ ማርሊ ተወለደ። ፲፯፻፷፯ ዓ/ም - የሸዋው መስፍን መርድ አዝማች አምኃ ኢየሱስ፣ ሐር-አምባን እንደ እልፍኝ፤ አንኮበርን እንድ አዳራሽ አድርገው ለ፴፬ ዓመታት ከገዙ በኋላ አርፈው እሳቸው ባሠሩት የአንኮበር ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተ ክርስቲያን ተቀበሩ። መርስዔ ኀዘን ወልደ ቂርቆስ፤ ዕለታዊ የታሪክ ድርጊት - “የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን የመጀመሪያው ፓትረያርክ (፲፱፻፶፩ ዓ/ም) (እንግሊዝኛ) http://en.wikipedia.org/wiki/February_6 (እንግሊዝኛ) http://rockhall.com/inductees/bob-marley/bio/"} {"id": "14430", "contents": "ሁሉም ሸክሙን ፍቅርም ያዥውን የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሁሉም ሸክሙን ፍቅርም ያዥውን የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሁሉም ሸክሙን ፍቅርም ያዥውን የአማርኛ ምሳሌ ነው። የነብር ዐይን ከፍየል፣ የፍየል ዐይን ከቅጠል። ምንጭ፦ አዲሱ የምሳሌያዊ አነጋገሮች መጽሐፍ፣ ገጽ ፲፬"} {"id": "11754", "contents": "ሶቪየት ዩኒየን፣[n] በይፋ የሶቪየት ሶሻሊስት ሪፐብሊካኖች ህብረት[o] (USSR)፣[p] ከ1922 እስከ 1991 ድረስ ዩራሺያንን ያቀፈ የሶሻሊስት ግዛት ነበር። [q] በተግባር መንግሥቱ እና ኢኮኖሚው እስከ መጨረሻዎቹ ዓመታት ድረስ በጣም የተማከለ ነበር። ሀገሪቱ የአንድ ፓርቲ መንግስት ነበረች (ከ1990 በፊት) በሶቭየት ዩኒየን ኮሚኒስት ፓርቲ የሚተዳደር ሲሆን በሞስኮ ዋና ከተማዋ በትልቁ እና በሕዝብ ብዛት በሩስያ ኤስኤፍኤስአር. ሌሎች ዋና ዋና የከተማ ማዕከሎች ሌኒንግራድ (የሩሲያ ኤስኤስአር)፣ ኪየቭ (የዩክሬን ኤስኤስአር)፣ ሚንስክ (ባይሎሩሺያ ኤስኤስአር)፣ ታሽከንት (ኡዝቤክ ኤስኤስአር)፣ አልማ-አታ (ካዛክኛ ኤስኤስአር) እና ኖቮሲቢርስክ (የሩሲያ ኤስኤስአር) ነበሩ። ከ22,402,200 ስኩዌር ኪሎ ሜትር በላይ (8,649,500 ስኩዌር ማይል) የሚሸፍን እና አስራ አንድ የሰዓት ሰቆችን የሚሸፍን ትልቁ ሀገር ነበረች። የሶቪየት ኅብረት ሥሮቿ በ1917 የጥቅምት አብዮት የመሠረቱት በቭላድሚር ሌኒን የሚመራው ቦልሼቪኮች ቀደም ሲል የሩስያን ኢምፓየር የሮማኖቭን ቤት የተካውን ጊዜያዊ መንግሥት ገልብጠው ነበር። የሩስያ ሶቪየት ሬፐብሊክ ሪፐብሊክን መስርተዋል, በአለም የመጀመሪያው በህገ-መንግስታዊ ዋስትና ያለው የሶሻሊስት መንግስት ነው.[r] ውጥረቱ ተባብሶ በቦልሼቪክ ቀይ ጦር እና በቀድሞው ኢምፓየር ውስጥ ባሉ በርካታ ፀረ-ቦልሼቪክ ኃይሎች መካከል ወደ እርስ በርስ ጦርነት ተለወጠ፣ ከእነዚህም መካከል ትልቁ ክፍል ነጭ ዘበኛ ነበር። የነጩ ጠባቂው በቦልሼቪኮች እና በተጠረጠሩ ሰራተኞች እና ገበሬዎች ቦልሼቪኮች ላይ ነጭ ሽብር በመባል የሚታወቀውን የጸረ-ኮሚኒስት ጭቆና ላይ ተሰማርቷል። የቀይ ጦር አስፋፍቶ የአካባቢውን ቦልሼቪኮች ሥልጣን እንዲይዙ፣ ሶቪዬቶችን በማቋቋም፣ የፖለቲካ ተቃዋሚዎቻቸውን እና ዓመፀኛ ገበሬዎችን በቀይ ሽብር ጨቋኙ። እ.ኤ.አ. በ 1922 የኃይል ሚዛኑ ተቀይሯል እና ቦልሼቪኮች በድል ወጡ ፣ የሩሲያ ፣ ትራንስካውካሲያን ፣ ዩክሬን እና ባይሎሩሺያን ሪፐብሊኮችን በማዋሃድ ሶቪየት ህብረትን አቋቋሙ ። የእርስ በርስ ጦርነቱ ሲያበቃ የሌኒን መንግስት የነጻ ገበያ እና የግል ንብረት በከፊል እንዲመለስ ያደረገውን አዲስ የኢኮኖሚ ፖሊሲ አስተዋወቀ። ይህም የኢኮኖሚ ማገገሚያ ወቅት አስከትሏል."} {"id": "14586", "contents": "ጽድቅ ለመንኳሽ ቀኝ ለከሳሽ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ጽድቅ ለመንኳሽ ቀኝ ለከሳሽ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "14592", "contents": "አቡነ ተክለ ሃይማኖት ቡልጋ ደብረ ጽላልሽ ወይም ዞረሬ ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን የሰበካ ክልል ከአባታቸው ከካህኑ ቅዱስ ጸጋ ዘአብና ከእናታቸው ቅድስት እግዚእ ኃረያ መጋቢት ፳፬ ቀን ተፀንሰው፤ በ፲፩፻፺፯ ዓ.ም ታኅሣሥ ፳፬ ቀን ተወለዱ፡፡ በተወለዱ በሦስት ቀናቸው ከእናታቸው እቅፍ ወርደው «አሐዱ አብ ቅዱስ፣አሐዱ ወልድ ቅዱስ፣ አሐዱ ውእቱ መንፈስ ቅዱስ» ብለው ሥላሴን አመስግነዋል፡፡ ወላጆቻቸውም ፍስሐ ጽዮን አሏቸው፡፡ ትርጓሜውም የጽዮን ተድላዋ ደስታዋ ማለት ነው፡፡ በወላጅ አባታቸው በካህኑ ቅዱስ ጸጋ ዘአብ ግብረ ዲቁናን ሥርዓተ ቤተክርስቲያንን ሲያጠኑ ቆይተው በአሥራ አምስት ዓመታቸው ከእስክንድርያው ሊቀ ጳጳስ አቡነ ቄርሎስ /ጌርሎስ/ ዲቁናን ተቀብለዋል፡፡ በዚህም ቅድስት ቤተክርስቲያንን በወጣትነት ዕድሜያቸው ሲያገለግሉ ቆይተዋል፡፡ ከዕለታት በአንዱ ቀን ጻድቁ አቡነ ተክለ ሃይማኖት ከጓደኞቻቸው ጋር ወደ ዱር አደን ሄደው ሳለ ጌታችን አምላካችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ተገልጾ ለኢትዮጵያውያን ክርስቲያኖች ሐዲስ ሐዋርያ አድርጎ መረጣቸው። ስማቸውንም «ተክለ ኃሃይማኖት» አለው፡፡ ትርጓሜውም የኃይማኖት ፍሬ ማለት ነው፡፡ አባታችንም ሐዋርያዊ ጉዟቸውን ሲጀምሩ «አቤቱ ጌታዬ ኢየሱስ ክርስቶስ ሆይ! የመንግሥተ ሰማያትን በር ትከፍትልኝ ዘንድ እነሆ ቤቴን እንደተከፈተ ተውኩልህ . . ."} {"id": "14628", "contents": "ከላላ በደቡብ ወሎ የምትገኝ ወረዳ ነች። የወረዳው ዋና ከተማም ከላላ ትባላለች።"} {"id": "14634", "contents": "ልዑለ አድባራት ደብረታቦር መድኃኔዓለም ቤተክርስቲያን በንጉሰ ነገስት ዳግማዊ ቴዎድሮስ የተመሰረተ ሲሆን በወቅቱ ከግብፅ በመጡ አራት ጳጳሳት ተባርኮ የአሁኑ ሕንጻ ቤተክርስቲያን በአፄ ኀይለሥላሴ የተገነባ ሲሆን በአሁኑ ሰዓት የደቡብ ጎንደር ሀገረ ስብከት መንበረ ጵጵስና በመሆን ልዑለ አድባራት መሆኑን የታወቀ ሲሆን ለሌሎች አድባራት በኩራት የሚጠቀስ ለ ደብረ ታቦር ከተማም ታላቅ ውበቷ ነው ዝርዝር የደብሩ ታሪክ በpdf የተዘጋጀ ሲሆን በቅርቡ እንለቃለን"} {"id": "16560", "contents": "ቀበኛ ከብት ዋጋውን ያደርስ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "12012", "contents": "ሻርል ለ ብረን (በ ፈረንሳይኛ ፡ Charles Le Brun) (1611 - 1682) ፈረንሳዊ ሠዓሊ ነበሩ።"} {"id": "2412", "contents": "አሶሳ (የቀድሞ ስሙ አቆልዲ) የቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል ዋና ከተማ ናት። በ1994 እ.ኤ.አ. የሕዝብ ብዛቱ 11,749 ሰዎች ሲሆን በ1997 ቆጠራ መሠረት 20,226 ሰዎች ነው። ከኮንጎ የመጣ የቤልጅግ ሠራዊት በመጋቢት 2 ቀን 1933 ዓ.ም. የጣልያንን ሠራዊት አሸንፎት 1500 ወታደሮች ማርኮ አሶሳን ያዘ። በኢትዮጵያ ብሔራዊ ጦርነት ጊዜ ኦነግ በወያኔ እርዳታ አሶሳን ከደርግ ሃያላት ያዘ። ^ \"Local History in Ethiopia\" (pdf) The Nordic Africa Institute website"} {"id": "2460", "contents": "ቤኒን ወይም በይፋ የቤኒን ሪፐብሊክ በምዕራብ አፍሪካ የምትገኝ ሀገር ናት። ከምዕራብ ቶጎን፣ ከምሥራቅ ናይጄሪያን እና ከሰሜን ቡርኪና ፋሶና ኒጄርን ትዋሰናለች። ዋና ከተማዋ ፖርቶ ኖቮ ሲሆን የመንግሥቷ መቀመጫ ግን ኮቶኑ ከተማ ናት። የቤኒን የቆዳ ስፋት ወደ 110,000 ካሬ ኪ.ሜ. ሲሆን የሕዝቧ ብዛት ደግሞ ወደ 9.05 ሚሊዮን ይገመታል። የቤኒን ይፋ ቋንቋ ፈረንሳይኛ ሲሆን እንደ ፎንና ዮሩባ የመሳሰሉት የሀገሪቷ ባህላዊ ቋንቋዎች ሰፊ ተናጋሪ አላቸው። የሮማ ካቶሊክ ክርስትና ብዙ ተከታዮች ሲኖሩት እስላሞች፣ ፕሮቴስታኖችና የቩዱ ተከታዮችም ይገኛሉ። ቤኒን የተባበሩት መንግሥታት፣ የአፍሪካ ሕብረት እናም ሌሎች ዓለም አቀፍ ድርጅቶች አባል ናት። ከ17ኛው እስከ 19ኛው ክፍለ ዘመን እ.ኤ.አ. የሀገሪቱ መሬት በዳሆሚ መንግሥት ነበር የሚመራው። በ17ኛው ክፍለ ዘመን መጀመሪያ ላይ የአትላንቲክ የባሪያ ንግድ በአካባቢው ሰፍቶ ስለነበር ቦታው የባሪያ ጠረፍ ይባል ነበር። በ1892 እ.ኤ.አ. ፈረንሳይ አካባቢውን በመቆጣጠር የፈረንሳይ ዳሆሚ ብላ ሰየመችው። በ1960 እ.ኤ.አ. ዳሆሚ ነፃነቷን በማግኘት ለ፲፪ ዓመታት በዴሞክራሲያዊ መንግሥት ተመርታለች። ከ1972 እስከ 1990 እ.ኤ.አ. ሀገሪቷ በማርክሲስት ሌኒኒስት አቋም የቤኒን ሕዝባዊ ሪፐብሊክ ተብላ ተሰመች። በዚህ ጊዜ በሀገሪቷ የኢኮኖሚ ውድቀት ተከስቶ ነበር። በ1991 እ.ኤ.አ. የቤኒን ሪፐብሊክ ተመሠረተ። ቤኒን ወደ ውጭ የሚልከው ዋንኛ ምርት ጥጥ ሲሆን ከዚህ በላይ ካሸው ለውዝ (Anacardium occidentale)፣ ኮኮነት፣ ዓሳ፣ እንጨት ወደ ውጭ ይላካሉ። ፔትሮሊየምና ወርቅም ይላካሉ። ባለፉት ዓመታት ውስጥ ቤኒን ለተግባራዊ ሳይንስ ምርመራ ጥናት አንጋፋ ማዕከል ሆናለች። በደቡብ ቤኒን ባሕላዊ አበሳሰል፣ በተለይ የበቆሎ ዳቦ በኦቾሎኒ ወጥ ወይም በቲማቲም ወጥ ይጠቀማል። አሳ እና ዶሮ ከሁሉ ተራ ሥጋዎች ናቸው፣ በሬ፣ ፍየልና የጫካ አይጥ ደግሞ ይበላሉ። በስሜን ቤኒን ባሕላዊ አበሳሰል፣ በተለይ ኮቴሃሬ በበቆሎው ፈንታ ይጠቀማል። ቤሬ ወይም አሳማ በጥብስ ወይም በወጣወጥ፣ ፎርማጆ፣ ኩስኩስ፣ ሩዝ፣ ባቄላ፣ ፍራፍሬ በሰፊው ይጠቀማሉ። እግር ኳስ ከሁሉ የሚወድ እስፖርት ሲሆን፣ በቅርብ ጊዜ ውስጥ ቤስቦል ወደ ቤኒን ገብቷል። ^ (PDF) Demographic Yearbook – Table 3: Population by sex, rate of population increase, surface area and density."} {"id": "2502", "contents": "ደ ዱ ዲ ዳ ዴ ድ ዶ ዷ ድንት (ወይም ድልት) በአቡጊዳ ተራ አራተኛው ፊደል ነው። እንዲሁም በከነዓን በአራማያና በዕብራይስጥ በሶርያም ፊደሎች አራተኛው ፊደል «ዳሌት» ይባላል። በዓረብኛ ደግሞ ተመሳሳይ ፊደል «ዳል» ተብሎ በ«አብጃድ» ተራ 4ኛ ነው። (በዘመናዊ ተራ ግን 8ኛው ነው።) በግሪክም 4ኛው ፊደል «ዴልታ» ይባላል። በነዚህ ቋንቋዎች ሁሉ አጠራሩ «ድ» ነው። በአማርኛ ደግሞ «ጀ ጁ ጂ ጃ ጄ ጅ ጆ» ከ«ደ...» ትንሽ ተቀይሯል። የድንት መነሻ ከቅድመ-ሴማዊ ጽሕፈት እንደ ሆነ ይታስባል። በዚህ ጽሕፈት ፊደሉ ወይም የደጅ ወይም የዓሣ ስዕል መስለ። ለደጅ ተመሳሳይ የግብጽ ሀይሮግሊፍ «ዐእ» ነበር። የከነዓን «ዳሌት» እንዲሁም ከዚህ ምልክት ተወስዶ በዚያ መንገድ የዕብራይስጥና የአራማያ «ዳሌት» የአረብኛም «ዳል» ወለደ። ከዚህ በላይ የግሪክ አልፋቤት «ደልታ» (Δ δ) አባት ሆነ፤ እሱም የላቲን አልፋቤት (D d) እና የቂርሎስ አልፋቤት (Д, д) ወላጅ ሆነ። ስለዚህ እነዚህ ሁሉ የ«ድንት» ሩቅ ዘመዶች ሊባሉ ይቻላል። በተጨማሪ የግዕዝ ቁጥር ፬ (አራት) ከግሪኩ Δ በመወሰዱ እሱም የ«ደ» ዘመድ ነው።"} {"id": "2526", "contents": "ነሐስ (ብረታብረት) (ወይም ናስ) ነሐስ (ፊደል)"} {"id": "14760", "contents": "ለላሙ መንጃ ለሸማው መከንጃ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ለላሙ መንጃ ለሸማው መከንጃ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ለላሙ መንጃ ለሸማው መከንጃ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሥራን ለመከወን መሣሪያ ጠቃሚ ነው። ሥራን ለማከናወን ቸሩ እግዚአብሔር ያመቻችለታል። ምንጭ፦ አዲሱ የምሳሌያዊ አነጋገሮች መጽሐፍ፣ ገጽ 13"} {"id": "14766", "contents": "ለሌባ ቅሌት ልብሱ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሌባ ምንጊዜም እንደተዋርደ ይኖራል"} {"id": "14772", "contents": "ለልጅ ጥርስህን ለዝንብ ቁስልህን የአማርኛ ምሳሌ ነው። ለልጅ አይስቁ ለውሻ አይሮጡ"} {"id": "14778", "contents": "ለመስማት የፈጠንህ ለመናገርና ለቁጣ የዘገየህ ሁን የአማርኛ ምሳሌ ነው። ማዳመጥ - እራሱን የቻለ ትልቅ ችሎታ እንደሆነ የሚያሳይ።"} {"id": "14784", "contents": "ለመታማት መፍራት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ለመታማት መፍራት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ለመታማት መፍራት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ይሉኝ ማለት ተገቢ ነው። ምንጭ፦ አዲሱ የምሳሌያዊ አነጋገሮች መጽሐፍ፣ ገጽ ፲፰"} {"id": "14796", "contents": "ለማያውቅ ፎገራ ዱሩ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው። ፎገራ ጥንታዊ ለጥ ያለ ሜዳ ወረዳ ነው። በዚህ ምክንያት አባይን ያላየ ምንጭ ያመሰግናል ከሚለው ጋር ይሄዳል።"} {"id": "14814", "contents": "ለማያውቁሽ ታጥበሽ ቅረቢ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ለማያውቅሽ ታጥነሽ ቅረቢ"} {"id": "14820", "contents": "ለምክንያት ምክንያት አለው የአማርኛ ምሳሌ ነው። የምክንያትን ተያያዥነት ያሳያል። ይህም ትክክል አባባል ነው። በርግጥም ከጠቢብ ሰው የሚፈልቅ አባባል ነው።"} {"id": "14826", "contents": "ለምን ጊዜው ነቀዝሽ የአማርኛ ምሳሌ ነው። በቶሎ ለምን ነቀዝሽ አይነት አባባል ነው። ይሄ ዘይቤ ቶሎ የተበላሸን ነገር ለመግለጽ ይረዳል"} {"id": "14862", "contents": "ለሰው ቢናገሩ መልሶ ለሰው ጫር ጫር አድርጌ አፈር ላልብሰው የአማርኛ ምሳሌ ነው። ለሰው ቢነግሩት ለሰው"} {"id": "14868", "contents": "ለሰው እንዴት F አነሰው የአማርኛ ምሳሌ ነው። ለሰው ሞት አነሰው ከሚለው አባባል የተወሰደ"} {"id": "14874", "contents": "ለሰይጣን አትስጠው ስልጣን የአማርኛ ምሳሌ ነው። ለመጥፎ ሰው ስልጣን አይሰጠው ምንም እንኳ የሰይጣን ያክል ጥበብ ቢኖረው ይመስላል። አጠቃላይ በመጥፎ ባህርይ ላይ ትችት ያቀርባል"} {"id": "14880", "contents": "ለስሟ መጠሪያ ቁና ሰፋች የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "16932", "contents": "ፈሪ ለናቱ ይገባል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "16938", "contents": "ፈሪ ካልጋ ላይ ይወድቃል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "14904", "contents": "ለበራ ወለባ ለውሻ ገለባ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "14910", "contents": "ለቤት ሳንቃ ለሰው አለቃ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሁለቱም አስፈላጊ ናቸው ።"} {"id": "14916", "contents": "ለብልህ አይነግሩ ለንጉስ አይመክሩ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሁለቱም አላስፈላጊ ናቸው ይመስላል። ንጉስ አይመከርም የሚለው የቆየ ብሂል ይመሳላል። ይህ አባባል ለሹመት ሳይመክሩ ለጥርስ ሳይነክሩ ከሚለው ጋር ይጋጫል።"} {"id": "16962", "contents": "ፈገግታ የልብ አለኝታ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "14940", "contents": "ለንጉስ የማይገዛ ለእግዚአብሄር አይገዛ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሰጥ ለበጥ ብሎ መገዛትን የሚደግፍ አባባል። በዘመናዊ ባህል የተወገዘ።"} {"id": "14946", "contents": "ለአምላክ ልንገረው ለማያስቀረው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "14952", "contents": "ለአይነ ስውር መስተዋት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ለአሳ ብስክሌት ወይንም ለመላጣ ሚዶ ሁለቱም አላስፈላጊ ናቸው።"} {"id": "14958", "contents": "ለአፍታ የለውም ፋታ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "14964", "contents": "ለእባብ እግር የለው ለሞኝ መላ የለው የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሁለቱን ተፈጥሮ የሚያሳይ"} {"id": "14970", "contents": "ለእግሩ የተጠየፈ ለቂጡ አተረፈ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ምናልባትም ጭቃን አልረግጥም ብሎ ተጠይፎ ሲዘል አዳልጦት ጭቃ ላይ የወደቀን ሰው የሚገልጽ አባባል ነው። ትንሽ ችግርን አመልጣለሁ ብሎ የበለጠ ችግር ውስጥ የሚገባን ሰው የሚያሳይ።"} {"id": "14994", "contents": "ለወጡም እዘኑለት ከደረቁም ብሉለት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ይብሉ ይጋበዙ ማለት ነው።"} {"id": "15000", "contents": "ለውሻዬ ያልሁትን ልጄ ቢበላብኝ አልወድም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "15078", "contents": "አዋሳ ከተማ የእግር ኳስ ክለብ በአዋሳ፣ ኢትዮጵያ የሚገኝ የእግር ኳስ ክለብ ነው። የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን አባል ሲሆን ስታዲየሙ አዋሳ ከነማ ስታዲየም ነው። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "15150", "contents": "ለገላጋይ ደም የለውም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "15168", "contents": "በአስፈላጊ ጊዜ ያልተገኘ ነገርን ለመግለጫ"} {"id": "15186", "contents": "የአንድን ነገር መጥፎ መጥፎ ጎኖች ወደጎን ትቶ ጥቅም ለማግኘት ሲባል ብቻ የሚጠቅመንን ጎን መርጠን ስንመለከት፣ ያንን ስህተት ለማመላከት የሚጠቅም ምሳሌ።"} {"id": "17058", "contents": "ፍጥም አያናግር የጎርፍ ሙላት አያሻግር የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "17064", "contents": "ጨዋነሽ ቢሏት ሳቁ ገደላት የአማርኛ ምሳሌ ነው። እራሱን የሚያውቅ ሰው ያልሆነውን ሆንክ ሲሉት የሚፈጠረውን ትዝብት ያሳያል;"} {"id": "17076", "contents": "በሬ ካራጁ ይውላል የአማርኛ ምሳሌ ነው። በሬ ካራጁ ይዉላል"} {"id": "17082", "contents": "ታኅሣሥ ፳ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻፲ኛ ቀን ሲሆን፤ ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፪፻፶፮ ቀናት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ፤ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፪፻፶፭ ቀናት ይቀራሉ። ፲፱፻፵፫ ዓ/ም - ልዑል አልጋ ወራሽ፣ መርድ አዝማች አስፋ ወሰን ኃይለ ሥላሴ እና ልዕልት መድፈሪያሽ ወርቅ ሴት ልጅ መውለዳቸው፣ ከፓሪስ በቴሌግራም ስለተሰማ፣ ፳፩ ጊዜ የደስታ መድፍ ተተኩሶ በዓል ተደረገ፡፡ ፲፱፻፶፩ ዓ/ም - የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የየአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን የመጀመሪያውን ስብሰባውን የተ.መ.ድ ዋና ፀሐፊ ዳግ ሃመርሾልድ በተገኙበት ሥርዓት፣ በአዲስ አበባ ላይ አካሄደ። ሪፖርተር"} {"id": "17094", "contents": "በእውር ቤት አንድ አይና ብርቅ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው። ለቆማጣ አንድ ጣት ብርቁ ናት ወይም የነገሮች ዋጋ በብዛታቸው ተገላቢጦሽ ልክ ይጨምራል።"} {"id": "12504", "contents": "ኒዮቢየም (Niobium) የንጥረ ነገሮች ሠንጠረዥ ውስጥ ኬሚካዊ ውክሉ Nb ነው። አቶማዊ ቁጥሩም 42 ነው። የጥንተ፡ንጥር ጥናት (ኬሚስትሪ) በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ ኒዮቢየም የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ። (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "17124", "contents": "ባለቤት ካልጮኸ ጎረቤት አይረዳም የአማርኛ ምሳሌ ነው። እርዳታ መጠየቅ አስፈላጊ የሚሆንበት ጊዜ አለ፣ ያን ጊዜ ዝምታ ወርቅ አይደለም"} {"id": "17136", "contents": "ላይኛ ሶርብኛ በምሥራቅ ጀርመን አገር የሚገኝ ቋንቋ ሲሆን የፖሎኛ ቅርብ ዘመድ ነው። 40,000 የሚያሕሉ ተናጋሪዎች አሉት። የላይኛ ሶርብኛ ውክፔዲያ አለ! (ይህ ቋንቋ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "17178", "contents": "የአጼ ቴወድሮስ ዜና መዋዕል በአለቃ ወልደማርያም እንደተጻፈ፣ እንዲሁም በፈርነሳዊው በ[[[ሞንድን ዊሃሌት]] እንደተተረጎመና በ፻፰፺፪ እንደታተመ ከጎን ቀርቧል። ዜና መዋዕሉ በአጼው ዘመን ያልታተመ ግን ሙሉውን የአጤ ቴዎድሮስ ዘመን በመተረክ ከደብተራ ዘነብ ዜና መዋዕል ለየት ይላል።"} {"id": "17196", "contents": "ንጉሥ በንጉሳዊ ሥርዓት ውስጥ ሥርዓቱን የሚመራው ሰው መጠሪያ ነው። ይህ ንጉሥ በአብዛሀኛው ጊዜ ለወንድ ሲሆን ለዚሁ ተጣማሪ የሆነች ሴት መሪ ንግሥት ትባላለች። ንግስና የሚገኘው በተለምዶ በዘር ወይንም በውርስ ሲሆን የሚቆየውም እስከ ዕለተ-ሞት አልያም ቀጣይ ውርስ እስከሚደረግ ድረስ ነው።"} {"id": "17202", "contents": "ንዚንጋ ምባንዴ በደቡብ ምዕራብ አፍሪካ በነበሩት የንዶንጎ እና ማታምባ መንግሥታት ንግሥት ነበረች። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "17232", "contents": "ባለጌ ባለሟል ልብስ ገልቤ ልይ ይላል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "48722", "contents": "ምልዎኪ (እንግሊዝኛ፦ Milwaukee) የአሜሪካ ከተማ ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "48740", "contents": "ሃንጉል (ኮሪይኛ፦ 한글) በተለይ ኮሪይኛ የሚጻፍበት ጽሕፈት ነው። የተፈጠረው በንጉሥ ታላቁ ሴጆንግ በ1435 ዓም ነበረ። ከዚህ በፊት የቻይና ጽሕፈት ይጠቀም ነበር። የእያንዳንዱ ክፍለ-ቃል ፊደላት አንድላይ በአንድ ክምር ይጻፋሉ እንጂ እንደ ሌላ አልፋቤት ፊደሎቹ አንድ በአንድ አይጻፉም። አንዳንዱ ተነባቢ በክፍለ-ቃል መጨረሻ ሊቆም ይችላል፤ ሆኖም ድምጹ ብዙ ጊዘ እታች እንደሚመለከት ይለወጣል። ጽሕፈቱ በአማርኛ አቡጊዳ ውስጥ የማይለዩ ድምጾችን ይለያቸዋል፤ ስለዚህ አያሌ ድምጾች ለብዙ ፊደሎች ምልክቶች ይታያሉ። ያው ገበታ ዘመናዊው የደቡብ ኮርያ ፊደላት ቀደም-ተከተል የሚያሳይ ነው። በስሜን ኮርያ የሚገኘው እንዲሁም በድሮ ልማዳዊ የሆኑት ቀደም ተከተሎች ይለያያሉ። በጊዜም ላይ ከ1435 ዓም በኋላ አንዳንድ ለውጦች ይደረጉበት ነበር፣ አዳዲስ ምልክቶች ተጨመሩ ወይም የቆዩት ምልክቶች ተተዉ። በአንድ መላ ምት ዘንድ፣ የሃንጉል መሠረታዊ ተነባቢ ምልክቶች መነሻ በ1261 ዓም በሞንጎሊያ ከተደረጀው ጳግስፓ አቡጊዳ ተጽእኖ ነበረ። ይህም ከቲበትኛ አቡጊዳ፣ እሱም ከሕንድ ብራህሚ አቡጊዳ የተወለደ ሲሆን፣ የዚህም መነሻ ከአረማይስጥ አልፋቤት ስለ ታሠበ ምናልባት ሃንጉል ከቅድመ-ሴማዊ የደረሱት ጽሕፈቶች ትውልድ መካከል ሊቆም ይችላል። ከኮሪይኛ ውጭ፣ አንዱ ቋንቋ በባው-ባው ከተማ፣ ኢንዶኔዥያ የሚነገረው ቺአ-ቺአኛ ቋንቋ ከ2001 ዓም ጀምሮ በአንዳንድ ሰዎች በሃንጉል ተጽፏል። በ2004 ዓም ግን፣ ባው-ባው ከተማ ሃንጉልን ለቺአ-ቺአኛ ይፋዊ ለማድረግ የነበረውን ዕቅድ ለጊዜው ተወው።"} {"id": "17340", "contents": "ተማሪና ዶሮ በሞቱ ክቡር ነው በቁመናው እራቱ ጥሬ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው። ተማሪና ዶሮ በሞቱ ክብሩ ነው በቁመናው እራቱ ጥሬ ነው"} {"id": "17352", "contents": "ተራጋሚ ራሱን ደርጋሚ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ስራ ለሰሪው እሾህ ላጣሪው"} {"id": "48812", "contents": "የበረድ ወቅት በብዙ አገራት የሚከሠት ወራት ነው። በስሜን አገራት በኢትዮጵያ በጋ ወቅት ይደርሳል፤ በደቡብ አገራት ግን በኢትዮጵያ ክረምት ወራት ይደርሳል።"} {"id": "13140", "contents": "በጅሮንድ ማለት በጥንቱ ዘመን ኢትዮጵያኖች ይጠቀሙበት የነበረው የማዕረግ አይነት ነው። ለገንዘብ ጉዳዮች ሀላፊ የሆነ ሹም የመንግስት ገቢና ወጪን የሚቆጣጠር ማለት ሲሆን በአሁኑ አጠራር ከገንዘብና ኢኮኖሚ ሚኒስቴር ጋር ተመጣጣኝ የሆነ ስልጣን ነው። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) በጅሮንድ ሙሉጌታ- በጥቅምት ፲፬ (14) ቀን ፲፱፻ (1900) በኢትዮጵያ ታሪክ ውስጥ ለመጀመርያ ጊዜ በዳግማዊ አጤ ምኒልክ ከተሾሙት ሰባት ሚኒስትሮች መካከል አንዱ ናቸው። የተሾሙትም የገንዘብ እና የጏዳ ሚኒስትር ሆነው ነበር። ^ THE BATTLE OF ADWA Reflections on Ethiopia’s Historic Victory Against European Colonialism ^ አጤ ምኒልክ በጳውሎስ ኞኞ"} {"id": "17394", "contents": "ተቀመጥ በወንበሬ ተናገር በከንፈሬ የአማርኛ ምሳሌ ነው። እማይቀር ነው።"} {"id": "48902", "contents": "ዛጎል ለበስ (Mollusca) በባሕርም ሆነ በየብስ የሚኖር የእንስሳት ክፍለስፍን ነው። 112,000 ያህል ዝርዮች አሉበት። ዋና መደቦቹ፦ ሰደፍ (ኦይስተር)፣ ስካለፕ፣ ክላም ወዘተ. ስምንት-እግር ወዘተ. (ዛጎል ባይኖረውም ከዛጎል ለበስ ጋር ይመደባል) ቀንድ አውጣ ወዘተ."} {"id": "13176", "contents": "ጂዎሜትሪ የሚለው ቃል ከግሪክ የመጣ ሲሆን ከሁለት ቃላቶች የተመሰረተ ነው፤ እነሱም «ጌኦ» ማለት መሬት እና «ሜትሪያ» ማለት መለካት ናቸው። ቃል በቃል ሲተረጎም እንግዲህ «መሬትን መለካት» ማለት ነው። ጂኦሜትሪ ባሁኒ ገዜ የሚያጠናው ቅርጽን፣ መጠንን፣ የቅርጾች አንጻራዊ አቀማመጥን የኅዋን ባህርያት ነው። ጂዎሜትሪ ከጥንት ጀምሮ የነበር የዕውቀት ዘርፍ ይሆን እንጂ የግሪኩ ዩክሊድ ተወዳዳሪ ባልተገኘለት ኢለመንት በተሰኘ ምርጥ መጽሃፉ ከዛሬ 5ሺ አመት በፊት መሰረቱን ጥሏል። ይህ መጽሃፍ እንደሚያትተው የጂኦሜትሪ ጥናት ጥርጥር ውስጥ ሊወድቁ ከማይችሉ አምስት ንጥረ ሓሳቦች ተነስቶ እስካሁን ድረስ እውነትነቱ የማይካድ የዕውቀት ዘርፍ በመፅሃፉ ሊያቀርብ ችሏል። የዩክሊድ አስተሳሰብ ዘዴ አሁን ድረስ የሚደነቅ ሲሆን ታዋቂ ተማሪወች፣ ለምሳሌ አይንስታይን የምርምር ርዕዮታቸውን በዚሁ ዘዴ ሲሰሩበት ይገኛሉ። እርግጥ ነው ባሁኑ ዘመን ይህ ጥናት ከመራቀቁ የተነሳ ከጥንት ጀምሮ ሲሰራበት የነበረው የኅዋ እሳቤ እራሱ ጥያቄ ውስጥ ወድቆአል። በዚህ ምክንያት፣ ድሮ በደፈናው ኅዋ ይባል የነበረው አሁን ምናባዊ ኅዋ እና የውኑ ኅዋ ተብለው ይከፈላሉ። የዚህ ክፍፍል መሰረቱ የምንኖርበት የውኑ አለም በአይን የማይታይ ኅዋ ውስጥ ስላለ፣ ይህ ኅዋ ቀጥ ብሎ ለጥ ያለ ላይሆን ይችላል። ይህ አቃፊ ኅዋ የተንጋደደ ከሆነ በቀላሉ ማወቅ አንችልም ምክንያቱም እኛም እራሳችን በዚህ የተንጋደደ አለም ውስጥ ተንጋደን መኖር ግድ ስለሚለን። በዚህ ምክንያት በተለምዶ ስለ ኅዋ የምናስበው ሁሉ ስህተት ሊሆን ይችላል። ለምሳሌ በተለምዶና በዩክሊድ ጅዎሜትሪ ዘንድ የሚታመነው በሁለት ነጥቦች መካከል ያለው አንስተኛ መንገድ ቀጥ ያለ መሰመር ነው። ይሄ ግን እውነት የሚሆነው እኒህ ነገሮች ያሉበት ኅዋ ቀጥ-ለጥ ያለ ሲሆን ነው። ከተንጋደደ በርግጥም ቀጥ ያለ መስመር ሳይሆን የተንጋደደ መስመር ይሆናል ማለት ነው። ተጨማሪ"} {"id": "13194", "contents": "ካሮት በሥሩ አካባቢ ቀይ ቀለም ኑሮት በቫይታሚን ኤ የበለፀገ አትክልት ነው። የቫይታሚን ኤ እጥረት የእይታ መቀነስን ስለሚያስከትል ይህ አትክልት ለዚህ ችግር መፍትሔ ተደርጎ ይወሰዳል።"} {"id": "48914", "contents": "ስኳር በተለይ በምግብ የሚገኙ ልዩ ልዩ ጣፋጭ ካርቦሃይድሬት ኣይነቶች ነው። ዋና ዋና ንጥል ሶከር አይነቶች ፍሩክቶስ እና ግሉኮስ ናቸው። ግሉኮስ ደግሞ «ዴክስትሮስ» ይባላል። እነዚህ ስኳሮች በተለያዩ አትክልትና ፍራፍሬ እንዲሁም በማር ይገኛሉ። ዋንኛው ክሌ ሶከር አይነት ሱክሮስ ነው። ይህ የፍሩክቶስና የግሉኮስ ውሑድ ነው። የገበታ ስኳር ባብዛኛው ሱክሮስ ሲሆን ይህ በብዛት ከሸንኮራ ኣገዳ እና ከስኳር ቀይስር ይወሰዳል። ከጭማቂው ሞላሲስን በማስለየት ስኳሩ ይተርፋል። በቡናማ ስኳር ውስጥ ትንሽ ሞላሲስ ቀርቷል። ሌሎቹ ስኳሮች የተባሉት ጋላክቶስ (ንጥል ሶከር)፣ ላክቶስ እና ማልቶስ (ክሌ ሶከሮች) ናቸው። ሸንኮራ አገዳ ለኒው ጊኒ ደሴት ኗሪ ሲሆን በጥንት ወደ ሕንድ አገር እንደ ተዛወረ ይመስላል፤ የቻይና ሰዎች ከ700 ዓክልበ."} {"id": "48920", "contents": "ጆርዳኖ ብሩኖ (1540-1592 ዓም) የጣልያን መነኩሴ፣ ፈላስፋ፣ እና ሥነ ቁጥር ተመርማሪ ነበረ። ከዋክብት ሁሉ እንደኛ ፀሐይ ናቸውና ሌሎች አለማት ይዞራቸዋል በማለት ገመተ። በዚህ ምክንያት የሮማ ካቶሊክ ቤተ ክርስቲያን እንደ ሀረጤቃ ወይም መናፍቅ ከሰሱትና ይሙት በቃ ፈረዱበት። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "17538", "contents": "ደብረ አስቦ - በ1437ዓ.ም. አጼ ዘርአ ያዕቆብ ስሙን ወደ ደብረ ሊባኖስ ከመቀየራቸው በፊት በ1300ወቹ መጀመሪያ አካባቢ በአቡነ ተክለ ሃይማኖት፣ በግራርያ (ሰላሌ)፣ ሸዋ የአቋቋሙት ደብር ስም ነው።"} {"id": "49838", "contents": "2 ሐንቲሊ ምናልባት ከ1478 እስከ 1473 ዓክልበ ድረስ ዓክልበ. አካባቢ ከአባቱ አሉዋምና በኋላ በሐቱሳሽ (በሐቲ አገር ወይም የኬጥያውያን መንግሥት) የገዛ ንጉሥ ነበር። ንጉሥ አሉዋምና ለወራሹ ልጅ ለሐንቲሊ የመሬት ርስት የሚሰጥበት ሰነድ ተገኝቷል። እናቱም ንግሥት ሐራፕሼኪ ነበረች። የሐንቲሊም ኩኔይፎርም ማኅተም ይታወቃል። ወንድሙ ሐሹዊሊ የንጉሣዊ ዘበኞች አለቃና የተከታዩ የ2 ዚዳንታ አባት እንደ ነበር ይታመናል። በዚህ ዘመን እንደገና የወዳጅነትና ስምምነት ውል ከጎረቤቱ አገር ከኪዙዋትና ጋራ ከንጉሡም ፓዳቲሹ ጋር ተዋዋለ።"} {"id": "49916", "contents": "፬ኛ አንጥያኮስ አፊፋኖስ (ግሪክኛ፦ /አንቲዮኾስ ሆ ኤፒፋኔስ/) ከ183 እስከ 172 ዓክልበ. ድረስ የሴሌውቅያ መንግሥት ንጉሥ ነበር። «ኤፒፋኔስ» ማለት በትዕቢቱ እንደ ተመካ «የአምላክ ክሥተት» ማለት ነው። እንደ ወፋፌ እና ጨካኝ ንጉሥ ይታወሳል። አፊፋኖስ የአይሁድናን ሃይማኖት ያሳደደ ንጉሥ ነበር። ከአይሁዶቹ አያሌዎች «ግሪካዊ-አይሁዶች» ሲባሉ እነኚህ የአይሁድ ሃይማኖትና ባህል ንቀው የግሪክ ባህልና ቋንቋ ደጋፊዎች ነበሩ። ሌሎች የአይሁድ ወገኖች እንደ መቃብያን በአይሁድና ባህል ቀሩ። አፊፋኖስ አይሁድናን ለማጥፋት ከግሪካዊ-አይሁዶች ጋራ ተባብሮ ነበር። ከመቃብያን ወገን ጋር ብሔራዊ ጦርነት ሆነ፣ ብዙ አይሁዶችም ተገደሉ። ይህም ንጉሥ በኢየሩሳሌም ቤተ መቅደስ ውስጥ የግሪኮች ጣኦታት አስገባ። በግሪኩ መጻሕፍተ መቀባውያን አፊፋኖስን ይተርካል፣ በመጨረሻ የሞተው አንጀቱ ከሥፍራው ሲወድቅ ነበር። በኢትዮጵያ ያሉ መጻሕፍተ መቃብያን ደግሞ ጺሩጻይዳን ብለውት እንደ ጠቀሱት ይታመናል። በብዙ መሐለቅ ላይ ከምስሉ አጠገብ የታተመባቸው ከተሞች «ጺር (ቲሮስ) ኡ (እና) ጻይዳን (ሲዶና)» ስለተጻፈ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "48956", "contents": "ግሪንስሊቭዝ በ1572 ዓም በእንግላንድ የወጣ በይበልጥ የተወደደው ዘፈን ነበረ።"} {"id": "48992", "contents": "Play media ቱር ኤፈል (ፈረንሳይኛ፦ Tour Eiffel «የኤፈል ግንብ») በፓሪስ፣ ፈረንሳይ በ1880 ዓም የተሠራ ዝነኛ ታላቅ ግንብ ነው።"} {"id": "3312", "contents": "ታኅሣሥ ፳፪ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻፲፪ተኛው እና የመፀው ወቅት ፹፯ተኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፪፻፶፬ ቀናት በ ዘመነ ዮሐንስ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፪፻፶፫ ቀናት ይቀራሉ። ፲፱፻፵፰ ዓ/ም - የሱዳን ሪፑብሊክ ነጻነቷን ከምስር ሪፑብሊክ እና ከታላቋ ብሪታኒያ እና የአየርላንድ ሕብረታዊ ንጉዛት ተቀዳጀች። ፲፱፻፶፪ ዓ/ም - የካሜሩን ሪፑብሊክ ነጻነቷን ከ ፈረንሳይ እና ከታላቋ ብሪታኒያ እና የአየርላንድ ሕብረታዊ ንጉዛት ተቀዳጀች። ፲፱፻፹፭ ዓ/ም - የቀድሞዋ ቼኮዝሎቫኪያ በሰላማዊ ስምምነት ለሁለት ተከፍላ የቼክ ሪፑብሊክ እና ስሎቫኪያ በተባሉ ሉዐላዊ አገራት ተተካች። መገናኛ ብዙሀን ይሄንን ከፈላ ‘የሐር ፍች’ (Velvet Divorce) የሚል ሥያሜ ሰጥተውታል። {{en]] http://en.wikipedia.org/wiki/January_1"} {"id": "17598", "contents": "የ2002 እ.ኤ.አ. ፊፋ የዓለም ዋንጫ ፲፯ኛው የፊፋ የዓለም ዋንጫ በኮሪያ ሪፐብሊክ እና ጃፓን ከግንቦት ፳፫ እስከ ሰኔ ፳፫ ቀን ፲፱፻፺፬ ዓ.ም. ተካሄዷል። ውድድሩ በእስያ ለመጀመሪያ ጊዜ የተዘጋጀ የዓለም ዋንጫ ነው። የወርቃማ ጎል ሕግም ለመጨመረሻ ጊዜ ፊፋ የተጠቀመው በዚህ ውድድር ነበር። ብራዚል ጀርመንን ፪ ለ ዜሮ በማሸነፍ ለአምስተኛ ጊዜ ድል ተቀናጅቷል። ቱርክ ደቡብ ኮሪያን ፫ ለ ፪ በመርታት ሦስተኛ ደረጃን አግኝቷል። የኮሪያ ሪፐብሊክና ጃፓን እያንዳንዳቸው አስር ስታዲየሞች አቅርበዋል። ከነዚህም አብዛኛዎቹ ለውድድሩ ሲባል የተሠሩ ናቸው።"} {"id": "17658", "contents": "በጋ ፀሐይ የሚበረታበት፣ ደረቅና ሐሩር የሐጋይ ወራት ተብሎ ይታወቃል። በኢትዮጵያ ባሕረ ሐሳብ (ቁጥር ያለው ዘመን) መሠረት ከክረምት በኋላ መስከረም ፳፮ ቀን የሚጀምረው የመፀው (አበባ) ወቅት፣ ጊዜውን ታኅሣሥ ፳፭ ቀን ፈጽሞ ለበጋ ያቀብላል። በጋ የሚያበቃው መጋቢት ፳፭ ቀን ሲሆን ተረካቢው ወቅት ደግሞ ፀደይ (በልግ) ይሆናል።"} {"id": "8304", "contents": "1 January 17 - 26 August 17 እ.ኤ.ኣ. = 9 ዓ.ም. 27 August 17 - 31 December 17 እ.ኤ.ኣ. = 10 ዓ.ም."} {"id": "8322", "contents": "1 January 8 - 26 August 8 እ.ኤ.ኣ. = 1 ዓክልበ. ዓ.ም. 27 August 8 - 31 December 8 እ.ኤ.ኣ. = 1 ዓ.ም."} {"id": "3492", "contents": "አምበር ወይም አምበር ቂርቆስ ከአዲስ አበባ 280 ኪ.ሜ. ርቀት ላይ በአማራ ክልል፣ በምስራቅ ጎጃም ዞን የምትገኝ አነስተኛ ከተማ ናት። አምበር በ1956 ዓ.ም. የአነደድ ወረዳ ዋና ከተማም ነበረች።"} {"id": "3498", "contents": "ስሎቫኪያ (ወይም በይፋ የስሎቫክ ሪፐብሊክ) በመሀከላዊ አውሮፓ ክፍል ያለች ሀገር ናት። በተራራ የተከበበቿ ስሎቫኪያ፣ 49,000 ስኩዌር ኪሎ ሜትር የቆዳ ስፋት አላት። ወደ 5.4 ሚሊየን የሚክል ህዝብ ያላት ሲሆን፣ ብራቲስላቫ ዋና ከተማዋ ነው። ትልቁ ከተማም የሚሆነው ኩሲክ ነው። ከስድስተኛው እስከ ሰባተኛው ክፍለ ዘመን የስላቭ ህዝቦች የአሁኗን የስሎቫኪያን ምድር ረገጠዋል። ይህም የሶሞ ግዛት እንዲመሰረት ትልቁን ሚና ተጫውተዋል። በዘጠነኛው ክፍለ ዘመን፣ የኒትራ ክፍለ ሀገር ቢቋቋምም የሞራቪያ ግዛት ቅኝ ገዝቶታል። በ10ኛው ክፍለ ዘመን ታላቋ ሞራቪያ የሀንጋሪውን ክፍለ ሀገር በመቀላቀል የሀንጋሪ ግዛት በ1000 ዓም መቋቋም ጀመር። በ1241ና በ1242 ዓም የሀንጋሪ ግዛት በሞንጎል ወረራ ቢገነጣጠልም የሃንጋሪው ንጉስ ቤላ ቦታውን ሊታደገው ችሏል። ቤላ የሀንጋሪና የጀርመን ሰዎችን በቦታው በመሰብሰብ ትልቁን ስራ ሰርቷል። የአንደኛው አለም ጦርነት ሲያበቃ፣ ቼክስሎቫኪያ እንደ ሀገር መመስረት ጀመረች። ይህችም ሀገር ከአውሮፓ ሀገራት በተለየ ዴሞክራሲ የሰፈነባት ስትሆን ጥቂት የፋሺስት አራማጆች የስሎቫክያ ሪፐብሊክን ሲመሯት ነበር። ቼክስሎቫኪያ የናዚ ጀርመን ተጓዳኝ ግዛት ስትሆን ከሁለተኛው የአለም ጦርነት ነፃ ወታለች። ከዛም በኋላም በሶቬት ተፅዕኖ መመራት ጀመረች። ብዙ ሙከራዎች በሀገሪቱ ውስጥ የኮሚኒስት አገዛዝ እንዲገታ ቢሰነዘሩም የፕራጉ ስፒሪንግ እንዲነሳና በስተመጨረሻም የቬልቬት አብዮት እንዲቀሰቀስ አድርጓል። ቼክስሎቫኪያም በ1993 ዓም ተከፈለች፣ ስሎቫኪያና ቼክ ሪፐብሊክና ስሎቫክያ እንደ ሉአላዊ መሆን ጀመሩ። ስሎቫኪያ የበለፀገች ሀገር ናት። ስሎቫክያ ከጎረቤት ሀገሯ ቼክ በተለየ ክርስትናን የምትቀበል የሀይማኖት ሀገር ናት። የሶቬት አገዛዝ ስሎቫክያ ከቼክ ጋር በአርተሳሰብ እንድትነፃፀር አድርጓታል። የስሎቫክያ ህዝቦች ሰላምን፣ ብልፅግናና መቻቻልን የሚደግፉ ሲሆኑ የምዕራብውያን ጣልቃ ገብነትን የምትቃወም ነፃነታዊ ሀገር ናት። የሀይማኖት አስፈላጊነት በሀገሪቱ ውስጥ በመኖሩ አብዛኛውን የስሎቫኪያ ህዝብ የምዕራብያውያን የልቅ አስተሳሰብን የሚከተሉ አደሉም። ነገር ግን ስሎቫኪያ የምዕራብያውያን አካል ናት። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "3522", "contents": "1960 አመተ ምኅረት መጋቢት 3 ቀን - ሞሪሽስ ነጽነት ከእንግሊዝ አገኘ። ነሐሴ 18 ቀን - ፈረንሳይ ንዩክሌር ቦምብ በፈተና በመፈንዳቷ ወደ ንዩክሌር ሃያላት ገባች። ጳጉሜ 1 ቀን - ስዋዚላንድ ነጻነት ከእንግሊዝ አገኘ።"} {"id": "3528", "contents": ""} {"id": "13386", "contents": "የኦዞን ንጣፍ በመሬት ከባቢ አየር ውስጥ የሚገኝ ንጣፍ ሲሆን በአንፃራዊ ሁኔታ ከፍተኛ መጠን ያለው ኦዞን (O3) የያዘ ነው። ይህ ንጣፍ ከ97 እስከ 99 በመቶ የሚሆነውን ባለከፍተኛ ድግግሞሽ አልትራቫዮሌት ጨረር የመምጠጥ አቅም አለው።"} {"id": "13440", "contents": "ሥራ ፣ በተፈጥሮ ህግጋት ጥናት መሰረት፣ በጉልበት የሚተላለፍ አቅም መጠን ማለት ነው። የሥራ መለኪያ መስፈርቱ ጁል (j) ይባላል። የሥራን ጽንሰ ሃሳብ ያገኘው ፈረንሳዊው ሂሳብ ተመራማሪ ጋስፓርድ ጉስታቭ ሲሆን በሱ ትርጓሜ ሥራ ማለት ጉልበት ሲባዛ በርቀት ነበር። ማለት ሥራ = ጉልበት X ርቀት ... ግን ጉልበቱ በርቀቱ አቅጣጫ መሆን አለበት። ከላይ የጻፍነውን አባባል በቀላሉ በሂሳብ ቋንቋ ማስቀመጥ ይቻላል። ለዚህ ተግባር የዶት ብዜትን መጠቀም ግድ ይላል። W = F · d = F d cos ⁡ θ {\\displaystyle =Fd\\cos \\theta } W = τ θ ^ Jammer, Max (1957). Concepts of Force. Dover Publications, Inc.. ISBN 0-486-40689-X.  Work - a chapter from an online textbook Work, Power, Kinetic Energy on Project PHYSNET"} {"id": "49232", "contents": "የኢንካ መንግሥት ከ1430 እስከ 1525 በደቡብ አሜሪካ በተለይም ፔሩ የነበረ መንግሥት ነው። ቀድሞ በአንዴስ ተራሮች የነበሩት መንግሥታት የቲዋናኩ መንግሥት (300-1150 ዓም ግድም) እና የዋሪ መንግሥት (600-1100 ዓም ግድም) እንደ ተገኙ ታውቋል። ከነዚህ መንግሥታት ውድቀት በኋላ ከተነሡት አነስተኛ ክፍላገራት አንዱ የቁስቁ መንግሥት በ1190 ዓም ግድም ተነሣ። ይህ የቁስቁ መንግሥት በ1430 ዓም የኢንካ መንግሥት ተብሎ ጎረቤቶቹን በመያዝ መስፋፋት ጀመር። የኢንካ መንግሥት ስም በራሱ ቋንቋ በቀቿ «ታዋንቲንሱዩ» («አራቱ አውራጆች») ተባለ። በ1518 ዓም የእስፓንያ አለቃ ፍራንሲስኮ ፒዛሮ ከነሥራዊቱ ጎበኛቸውና ወደ እስፓንያ ተመለሰ። የእስፓንያ ንግሥት እንዲወርራቸው ፈቃዷን ሰጥታ፣ ይህ ወረራ በ1524 ዓም ተከሠተ። ፒዛሮ በተመለሰበትም ጊዜ ኢንካዎች ከ1521 ዓም ጀምሮ በእርስ በርስ ጦርነት እንደ ተያዙ አገኛቸው። በዚህ ብሔራዊ ትግል ደክመውና ጠመንጃ ባለመኖራቸው ቶሎ ወደቁ። ሆኖም ቅሬታው አዲሱ ኢንካ መንግሥት እስከ 1564 ዓም ድረስ ቆየ።"} {"id": "49244", "contents": "ሙሉ ጣት ሸሆኔ (Artiodactyla) በዘመናዊ ሥነ ሕይወት የጡት አጥቢዎች ክፍለመደብ ነው። በክፍለመደቡም ውስጥ ያሉት አስተኔዎች፦ የግመል አስተኔ - ግመል ወዘተ. የአሳማ አስተኔ - እሪያ፣ አሳማ ወዘተ. የፐካሪ አስተኔ - በደቡብ አሜሪካ፣ አሳማ-መሳይ እንስሶች የጉማሬ አስተኔ - ጉማሬና ድንክ ጉማሬ የቀጭኔ አስተኔ - ቀጭኔና ዖካፒ * የቶራ አስተኔ - ሚዳቋ፣ ፍየል፣ በግ፣ ላም፣ በሬ፣ ድኩላ ወዘተ. * የፈረንጅ አጋዘን - ካሪቡ ወዘተ. * የዝባድ አጋዘን - እስያ ብቻ * ሹካ-ቀንድ አጋዘን - ስሜን አሜሪካ ብቻ * የዓሣንበሪ አስተኔ - የውቅያኖስ እንስሳ፣ እግር ወይም ጣት ባይኖረውም በሳይንስ ጥናት ዘንድ ከሙሉ ጣት ሸሆኔ ውስጥ ተደረጁ። (*) - የሚያመሰኳ ሆድ ያላቸው አስተኔዎች"} {"id": "15552", "contents": "ሰው ከሞተ የለ ንስሀ ከፈሰሰ አይታፈስ ውሀ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "15558", "contents": "ሰው ጥራ ቢሉት እራሱ መጣ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ስጋ ጥራ ቢሉት ጣፊያ አንድ አለ"} {"id": "15564", "contents": "ሲሞቱ ብታይ አንቀላፋች የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "15576", "contents": "ሲቸኩሉ የታጠቁት ለወሲብ አይመችም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "15582", "contents": "ሳይርቅ በቅርቡ ሳይደርቅ በቅርቡ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሳይርቅ በቅርቡ ሳይደርቅ በርጥቡ"} {"id": "15594", "contents": "ሴትና ዶሮ ዱር ከሄዱ ቤታቸውን ይክዳሉ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "15678", "contents": "ስጋ በል ዕፅዋት ስጋ የሚበሉ አትክልቶችን የሚወክል ስም ነው። እነዚህ አትክልቶች በትንሹም ሆነ በአብዛኛው ንጥረ ነገራቸውን የሚያገኙት ከሚበሉት ስጋ ሲሆን አቅማቸውን ግን ከመሬት ነው። አብዛኞቹ ስጋ በል ዕፅዋት በራሪ ትንኞችን በወጥመዳቸው በመክተት ገድለው ይመገቡ እንጂ አንድ አንዶቹ እስከ አይጥ እስከመያዝ ድረስ ሃይል አላቸው። ይህ እንግዳ ተፈጥሮ እነዚህ እፅዋቶች በንጥረ ነገር በትጎሳቆለ መሬት ላይ ለማደግ ያስችላቸዋል። ቻርለስ ዳርዊን ስለነዚህ ተክሎች የመጀመሪያውን ታዋቂ ጽሁፍ በ1875 አቅርቧል። አበባው በጣበቂያ ጉንዳኑን ከራሱ ጋር አጣብቆ ሲበላው ቬነስ ፍላይ ትራፕ የተሰኘው አበባ እራሱን በትንኙ ላይ በመክደን የትንኙን ስጋ እያጣጣመ ሲመገብ ^ Darwin C (1875). Insectivorous plants. London: John Murray. http://pages.britishlibrary.net/charles.darwin3/insectivorous/insect01.htm. "} {"id": "15684", "contents": "ፍጥነት በተፈጥሮ ህግጋት ጥናት ሲተረጎም አንድ ነገር ምዕራፉን (ርቀቱን ወይም አቅጣጫውን) የሚቀይርበትን መጠን መለኪያ ማለት ነው። በካልኩለስ የአነጋገር ዘይቤ ፍጥነት ማለት የአቀማመጥ ለውጥ (ምዕራፍ) ከጊዜ አንጻር ማለት ነው። ፍጥነት ቬክተር ስለሆነ መጠን ብቻ ሳይሆን አቅጣጫም ሊኖረው ይገባል። ከአቅጣጫው የተነጠለ የፍጥነት መጠን ጥድፈት (ቶሎነት) ይባላል፣ የሚለካውም በሜትር/ሰኮንድ ወይም ሜ/ስ ነው። በተግባር እንግዲህ የአንድን ነገር ቶሎነት ስንለካ ይህ ነገር በ«5 ሜትር በሰከንድ» ይጓዛል እንላለን፣ ፍጥነቱን ስንለካ ግን አቅጣጫውን መጨመር ስላለብን በ«5ሜትር በሰከንድ ወደ ደቡብ» ይጓዛል እናላለን። ያንድን ነገር አጠቃላይ ፍጥነት ለመለካት የምንጠቀምበት የሂሳብ ቀመር እንዲህ ነው፡ v ¯ = Δ x Δ t . {\\displaystyle \\mathbf {\\bar {v}} ={\\frac {\\Delta \\mathbf {x} }{\\Delta t}}.} v ¯ {\\displaystyle {\\bar {v}}} -- አጠቃላዩን ፍጥነት ይወክላል Δ x {\\displaystyle \\Delta \\mathbf {x} } የነገሩን ምዕራፍ (ርቀት + አቅጣጫ) ለውጥ ይወክላል Δ t {\\displaystyle \\Delta t} ይህን የአቀማመጥ ለውጥ ለማከናወን የወሰደውን ጊዜ ይወካላል።"} {"id": "50144", "contents": "ሔዋን በመጽሐፍ ቅዱስ መሠረት እግዚአብሔር ከአዳም የጎን አጥንት ወስዶ የፈጠራት የመጀመሪያዋ ሴት ናት ።"} {"id": "50150", "contents": "ቀጭኔ በአለማችን እረጅሙ የዱር እንስሳ መሆኑ ይታወቃል፤ በዚህ እንስሳ አፍ አካባቢ ባለ ቀይ ምንቃር ኦክስፒከርስ የተሰኙ አእዋፋት ዘወትር አይጠፉም፡፡ የእነዚህ ወፎች ዋነኛ ስራቸው የቀጭኔውን ጥርስ ማፅዳት ነው፡፡ በምስራቅ አፍሪካዊቷ ታንዛኒያ የቀጭኔዎችንንና የእነዚህን ወፎች አስደናቂ ተፈጥሮአዊ መስተጋብር የሚያሳዩ ፎቶግራፎች ይፋ ተደርገዋል፡፡ በረጃጅም ዛፎች ላይ የሚገኙ ፍራፍሬዎችንና ቅጠላቅጠልን የሚመገበው ቀጭኔ በጥርሶቹ ውስጥ ሳይሰለቀጡ የሚቀሩትን ትርፍራፊ ምግብ ባለ ቀይ ምንቃሮቹ አእዋፍ ደግሞ ይመገቡታል፡፡ ቀጭኔዎቹ እና አእዋፋቱ አንዱ ያንዱን ችግር እየቀረፉ አብረው ተባብረው ይኖራሉ፡፡"} {"id": "15726", "contents": ""} {"id": "13692", "contents": "ይሁኔ በላይ የኢትዮጵያ ታዋቂ ዘፋኝ ሲሆን ብዙ ዘመናዊ የሙዚቃ ስራወችን በማቅረብ ይታወቃል። በተጨማሪ ከባለቤቱ ከወ/ሮ የሺእመቤት ጋራ «ባውዛ» የተባለውን መጽሔት ያዘጋጃል። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "13710", "contents": "እሳት የማያጠፋው ውሀ፡ . . ሰውየው ዳብዳቤ በመጻፍ ላይ ሳለ፡ ሠራተኛው በሩን በርግዳ ትገባና \"ጌታዬ፡ ማድቤቱ በእሳት ተያይዟል\" ትለዋለች። ባለቤትየው ገስግሶ እማድቤቱ ሲደርስም መለስተኛ እሳትና ምድጃው ላይ ተጥዶ የሚንከተከተውን ድስት ሙሉ ውሃ ያያል። በዚህ ጊዜ ተናዶ \"አንች ደደብ፡ ወደኔ ከመምጣት ይልቅ የሚፍለቀለቀውን ውሃ አታፈሽበትም ኖሯል?\" በማለት ቢገስጻት \"ጌታዬ ውሃው'ኮ የፈላ ስለሆነ አያጠፋውም ብዬ ነው\" ብላ አሳቀችው።"} {"id": "13722", "contents": "አሸነፈቻቸው (6)እሩቅ አገር ላልህሄደው መሽቶባቸው ከሚያውቋቸው ቤተሰብ ቤት ደርሰው አርፈዋል። ቤተሰቡም ካስተናገዳቸው በኋላ በይ መደቡ ላይ አንጥፊላቸው ብለው እናቱዋ ለልጂቱ ይነግሩዋታል። ልጅቷም የአንድ ትንሽ ፍየል አጎዛ ወስዳ ታነጥፍና ትመጣለች። አለቃ አንጥፌልዎታለሁና ሄደው ሊተኙ ይችላሉ ትላቸዋለች። ሄደው ሲመለከቱ አጎዛዋ እጅግ ትንሽ ከመሆኗ የተነሳ መደቡ መሐል ሆና አንሳ ትታያቸዋለች። ይሄኔ ይህች ድብዳብ እንድተኛባት መቼ ትበቃኛለች ይሏታል። ልጅቱም ስትመልስላቸው እሱን ከጨረሱ በኋላ እጨምርልዎታለሁ አለቻቸው ይባላል።"} {"id": "13728", "contents": "አለመመጣጠን (13)ማዘንጊያን ካገቡ በሁዋላ የቁመታቸው ያለመመጣጠን ችግር ፈጥሮባቸው ነበር ይባላል። አለቃ በጣም አጭር ማዘንጊያ በጣም ረጅም! ታዲያ ሲራ ሲጀምሩ ቢያንስ ከማዘንጊያ ግማሽ አካል በታች መውረድ ግዴታቸው ነበር። በስራ ወቅት መሳሳምም ሆነ ማውራት አይመቻቸውም። ስለዚህ ስራ ሊጀምሩ ሲሉ በይ ማዘንጊያ ደህና ሰንብቺ እኔ ወደ ቆላ መውረዴ ነው ብለው ይሰናበታሉ ይባላል።"} {"id": "13740", "contents": "አስበጂና ላኪልኝ (24) የአለቃ ገብረሀና ጎረቤት የሆኑት አንዲት ወ /ሮ የአለቃን ባለቤት ወ /ሮ ማዘንጊያን ከአንድ ጎበዝ ጋር አስተዋውቃ ሁለቱ በየጊዜው ከቤቷ እየተገናኙ የልባቸውን ይወያያሉ። ከእለታት አንድ ቀን አለቃ ቤተ ክርስቲያን ተሳልመው ሲመለሱ ቤታቸው የፊጥኝ ታስሮና ተዘግቶ ስላገኙት ባለቤታቸው ወ /ሮ ማዘንጊያ ወዴት አንደሄዱ ጎረቤታቸውን ይጠይቋታል። እርሷም «መደብ እየሰራሁ ስለሆነ ማእዘኑን እያበጀችልኝ ነው» በማለት መልስ ትሰጣለች። እርሳቸውም «ቡና ስለጠማኝ ቶሎ አስበጅና ላኪልኝ» በማለት ትክክለኛውን መልእክት በዘዴ አስተላለፉ አሉ። --213.55.102.49 21:13, 6 ፌብሩዌሪ 2015 (UTC) --213.55.102.49 21:14, 6 ፌብሩዌሪ 2015 (UTC)"} {"id": "13752", "contents": "የተልባ ማሻው ሚካኤል (36)አለቃ ከአዲስ አበባ ወደ ጎንደር ሲመለሱ ያው የግድ የአባይን በረሀ ማቋረጥ ነበረባቸው። አብረዋቸው የነበሩ መንገደኞች በቃ የአባይ ሽፍታ ሊዘርፈን ነው ብለው ሲያለቃቅሱ። አለቃ ብራችሁን ሰብስቡና አምጡ ብለው - መንገድ ሲሄዱ ተልባ እየወቀጡ የሚበሉበት ሙቀጫ ውስጥ ብሩን በሙሉ ይጨምሩና አፉን ወትፈው፤ ሙቀጫውን የቤተ ክርስቲያን ጨርቅ አልብሰው ለአንዱ መንገደኛ እንደታቦት አሽክመው ሲጓዙ ሽፍቶቹ ዘንድ ይደርሳሉ። ሽፍቶቹም ብቅ ብቅ ይሉና «ምንድናችሁ?» ይላሉ። አለቃም ፈጠን ብለው «ታቦት ልናስገባ ይዘን የምንመጣ መንገደኞች ነን» ይላሉ። አንዱ ሽፍታም «የታቦቱ ስም ማን ነው?» ይላል። አለቃም «የተልባ ማሻው ሚካኤል ነው» ብለው መለሱ። ሽፍቶቹም ተሳልመው መንገደኞቹም በሰላም በረሀውን አለፉ።"} {"id": "13758", "contents": "ጥፍር ያስቆረጥማል (44)አንድ ቀን አለቃ በእንግድነት ሰው ቤት ይሄዱና ምግብ ይቀርብላቸዋል። እየበሉ ሳለ በድንገት ከምግብ ጋር የገባ የጥፍር ቁራጭ ያገኙበታል። ከዚያም ባልቴቷም ትመጣና «አለቃ ብሉ እንጂ አይጣፍጥም እንዴ?» ትላቸዋለች።አለቃም የተቋጠረ ፊታቸውን ፈታ በማድረግ «ኧረ ይጣፍጣል ከመጣፈጥም አልፎ ጥፍር ያስቆረጥማል!!» አሉ አሉ።"} {"id": "13770", "contents": "ቤቴ በየት ዞረህ መጣህ (56)እንግዲህ እሳቸው አያልቅባቸውም አይደል አንዴ ምን ሆኑ መሰላችሁ። ሚስታቸው ወይዘሮ ማዘንጊያ ነጋ ጠባ እንጀራ በተልባ እያቀረቡ ቢያስቸግሯቸው ጊዜ የተለየ ምግብ አላጣም ይሉና ቅምጣቸው ቤት ብቅ ይላሉ። ውሽማቸውም «ደህና መጡ» ትልና እንጀራ በተልባ ታቀርብላቸዋለች። ከዛ አለቃም በተራቸው ውሽሚት ሳትሰማ ዞር ብለው «ቤቴ በየት ዞረህ ቀደምከኝ ብለው እርፍ»።"} {"id": "13776", "contents": "ቃታ መፈልቀቂያሽን (62)ሴትዮዋ ድምጽ ሳይሰማ ማስተንፈስ ፈለጉና በጣታቸው አንድ መቀመጫቸውን ከፈት አድርገው ቢለቁት ሳይሳካላቸው ቀርቶ ዱጥ ቢልባቸው ደንግጠው «ደራን ወጋው» ይሉና ዞር ሲሉ አለቃን ያዩዋቸዋል። ከዛም “አለቃ መቼ መጡ?” ብለው ቢጠይቋቸው «ደራ የተወጋ ጊዜ» ብለው ይመልሱላቸዋል። ሴትዮዋም በመደንገጥ «ምነው ጣቴን በቆረጠው?» ቢሉ አለቃም ቀበል አድርገው «ተይ እንጂ ምነው ቃታ መፈልቀቂያሽን» አሏት አሉ፡፡"} {"id": "50216", "contents": "የሙስሊም ወንድማማችነት፣ የእስላም ፖሊቲካዊ ድርጅት።"} {"id": "50222", "contents": "ክፋት (Evil) ምንድን ነው ? ከየትስ ተገኘ ? ክፉ የሚለው ቃል የመልካም ነገር ተቃራኒ፤ የበጎ ነገር መጥፋት፤ሐሰት፤ኃጢአት ፤ በሰው ልጅ ላይ የሚደርስ የሥጋና የነፍስ መከራ ተብሎ ሊተረጎም ይችላል፡፡ በዚሁ መሠረት ክፋት ክፉን ማድረስ ለክፉ ነገር መገኛ ምክንያት መሆን ማለት ነው፡፡ የፈጠረው ፍጥረት h#l# mLµM XNdçn xy Y§LÝÝ YHM bXGz!xB/@R ytf-r F_rT h#l# mLµM s!çN Kû çñ ytf-r XNdl@l YnGrÂLÝÝ çñM nÚnT XWqT ts_èêcW ytf-„T F_r¬T sW m§:KT bmçÂcW km§:KT mµkL xNÇ xl” ynbrW ú_Âx@L nÚ f”ÇN bm-qM yKÍT h#l# MN+ çñ tg\"èêLÝÝ ym§XKT xl” ynbrW ú_Âx@L wd KÍT b¥zNbl# yKÍT h#l# mnš bmçn# bG¶K Ä!ÃBlÖS b:B‰YS_ dGä sYÈN tBlÖL¿ TRg#ÑM t”ê¸ ¥lT nWÝÝ ymjm¶ÃW b›lM ytdrg KÍT bXGz!xB/@R §Y /sTN mÂgR nWÝÝ lz!HM nW xbW s!"} {"id": "50348", "contents": "ፋግታ ለኮማ በአማራ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው። በፋግታ ለኮማ ወረዳ ወደ 26 ቀበሌዎች አሉት። የቀበሌው ስም 1. ኮሪጎሃና 2. ገዘሃራ አዊዲ 3. አግታ አያጀስታ 4. አንኩሪ 5. ችጎሊ ማርያም 6. አይካልታ 7. አደረጅታ 8. ነቸላ ዱቻ 9. ደጊ አቮላ 10. ድማማ መንጉዳ 11. ደለከስ 12. አዝማች 13. ሻንጋና 14. አፍራ 15. አሸዋ 16. አመሻ ሽንኩሪ 17. ጋፈራ 18. እንዳሃ 19. ሻራታ 20. ዘንበላ (ስግላ) 21. ደብረ ዘይት (በሰና) 22. ፊንዚት 23. ፋግታ 24. ዋዝ 25. ድማማ 26. ፉሪ ጀጎላ 27. ጉላ ጊዩርጊስ 28. [[]] 29. [[]]"} {"id": "50354", "contents": "ዮሐንስ የሚለው ስም ልዩ ልዩ ትርጉሞች አሉት። መጥምቁ ዮሐንስ - በወንጌላት እንደ ተገለጸ በኢየሱስ ወቅት የሰበከ ቅዱስ ዮሐንስ - የኢየሱስ ተከታይ፣ ሐዋርያው የዮሐንስ ወንጌል - ሐዋርያው የጻፉት ወንጌል በአዲስ ኪዳን ዘመነ ዮሐንስ - በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር ዓመታት ሁሉ በአራት መደባት ይዞራሉ፤ እነሱም ስለ ሐዋርያት ስሞች ዘመነ ማቴዎስ፣ ማርቆስ፣ ሉቃስ (ተጨማሪ የጳጉሜ ቀን የሚቀበለው) እና ዮሐንስ ይባላሉ። ዮሐንስ ዘፍጥሞ - በአዲስ ኪዳን የዮሐንስ ራዕይ ጸሐፊ ቀዳማዊ ዓፄ ዮሐንስ - የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት አፄ ዮሐንስ ፬ኛ - የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት ዮሓንስ ጎዳና - የኢትዮጵያ ጸሐፊ ዮሐንስ (ስም) - ሌሎች ዮሐንስ የሚባሉ ሰዎች ዮሐን ማርቲን ሽላየር (1831-1912 እ.ኤ.አ.) - የጀርመን ቄስና የቮላፒውክ ቋንቋ ፈጣሪ"} {"id": "15978", "contents": "ስምን መላክ ያወጣዋል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የአንድ ሰው ተግባር ከስሙ ጋር ሲገጥም ያንን ሁኔታ ለመግለጽ የሚያገለግል አባባል።"} {"id": "20274", "contents": "እናቴን ላህል ዘጠኝ ወር ቀረኝ አለች የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "15990", "contents": "ስራ ያጣ መነኩሴ የምርጫ ቅስቀሳ ጀመረ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "16014", "contents": "ሸርሙጣን የወደደ ልብሱን ጥሎ ያበደ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሸርሙጣን መውደድ ከቶ አይቻልም፣ የሚችል እብድ ብቻ ነው።"} {"id": "16020", "contents": "ሹመት ሲገኝ ዘመድ አይገድም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "50372", "contents": ""} {"id": "50396", "contents": "➡ የዞኑ ዋና ከተማ፡- እንጅባራ ➡ የዞኑ ዋና ከተማ ከክልሉ ዋና ከተማ ያለው ርቀት-122 ኪ.ሜ ➡ የወረዳዎች ብዛት፡- 9 አንካሻ ጓጉሣ ባንጃ ሽኩዳድ ጓጉሣ ሽኩዳድ ፋግታ ለኮማ ዳንግላ ወረዳ ጃዊ ወረዳ ጓንጓ ወረዳ ዚገም ወረዳ አዘና ወረዳ ➡ የከተማ አስተዳደሮች ብዛት፡- 5 ዳንግላ እንጅባራ ቻግኒ አዲስ ቅዳም ቲሊሊ ➡ የቀበሌዎች ብዛት፡-201 የገጠር፡-180 የከተማ፡- 23 ➡ በዞኑ ውስጥ የሚገኝ ህዝብ ብዛት፡-1,058,289 ወንድ=916,015 ሴት=142,274 ➡ የወረዳው ስም የወረዳው ዋና ከተማ አንካሻ ጓጉሣ - አገው ግምጃ ቤት ባንጃ ሽኩዳድ - እንጅባራ ጓጉሣ ሽኩዳድ - ቲሊሊ ፋግታ ለኮማ - አዲስ ቅዳም ዳንግላ ወረዳ - ዳንግላ ጃዊ ወረዳ - ፈንድቃ ጓንጓ ወረዳ - ቻግኒ ዚገም ወረዳ - ቅላጅ አዘና/አዮ ወረዳ - አዘና በአማራ ክልል ስም የተለያዩ ብሔረሰብ ተወላጆች ተጨፍልቀው የሚኖሩ ብሔር ብሔሮች ፡- 1. የቅማንት ብሔረሰብ ብዛት 4 ሚልዮን በነበሩ ሰሜን ጎንዳር ዞን 2. የአገው ብሔረሰብ ብዛት 3.5 ሚልዮን ዋግና ሰሜን ወሎ ዞን 3. የወይጦ ብሔረሰብ ብዛት 2 ሚልዮን ባህርዳር ከተማ 4. የሽናሻ ብሔረሰብ ብዛት 1.5ሚልዮን ሰሜን ጎንዳር ዞን 5. የኦሮሞ ብሔረሰብ ብዛት 4.1ሚልዮን ደቡብ ወሎ እና ሰሜን ሸዋ ዞን 6. የአርጎባ ብሔረሰብ ብዛት 1.3ሚልዮን ደቡብ ወሎ ዞን 7. የአማራ ብሔረሰብ ብዛት 2.71ሚልዮን ደቡብ ወሎ አማራ ሳይንት ወረዳ 8. አዊ ብሔረሰብ ብዛት 5.8ሚልዮን ምዕረብ ጎጃም፣ ምስራቅ ጎጃምና አዊ ዞን የሚኖሩ 9."} {"id": "17844", "contents": "የስፋት ብዜት በ3 ቅጥ ውስጥ ባሉ ሁለት ጨረሮች (ቬክተሮች) ላይ የሚተገበር የሂሳብ ስሌት ሲሆን ውጤቱም መጠኑ በሁለቱ ጨረሮች መካከል ያለው ፓራሎግራም (አራት ማዕዘን) መጠነ ስፋት የሆነና ለሁለቱ ጨረሮችና አቃፊ ጠለላቸው ቀጤነክ የሆነ ጨረር ነው። የሁለት ጨረሮች a እና b የስፋት ብዜት እንዲህ ይጻፋል a × b.። እንግዲህ የስፋት ብዜት በሂሳባዊ ስሌት እንዲህ ይተረጎማል : a × b = a b sin ⁡ θ   n {\\displaystyle \\mathbf {a} \\times \\mathbf {b} =ab\\sin \\theta \\ \\mathbf {n} } θ እዚህ ላይ በሁለቱ ቬክተሮች መካከል የሚገኝ አንስተኛው ማዕዘን ነው ስለሆነም (0° ≤ θ ≤ 180°)፣ a እና b የቬክተሮቹ a እና b መጠን ናቸው። n ደግሞ መስፈርት ጨረር እንደመሆኑ መጠን ርዝመቱ 1 የሆነ ለሁለቱ ጨረሮችና ለአቃፊ ጠለላቸው ቀጤ ነክ የሆነ ቬክተር ነው። አቅጣጫው ደግሞ በቀኝ እጅ ደንብ የሚገኝ ሲሆን፣ የደንቡ አሰራር ከጎን ባለው ስዕል መሰረት ይካሄዳል። ማለት የቀኝ እጅ ሌባ እጣት ወደ ቬክተር a አቅጣጫ ሲቀሰር፣ የመሃል ጣት ወደ b እንዲያመለክት ይደረጋል። በዚህ ሁኔታ አውራጣት የቬክተር n ን አቅጣጫ ያመለክታል ማለት ነው። የስፋት ብዜት ከላይ ከተጠቀሰው የጂዖሜትሪ ቀመርና ትርጓሜ በተጨማሪ በማትሪክስ እንዲህ ይሰላል፡ ሁለት ጨረሮች ቢሰጡንና አካላቶቻቸው እንዲህ ቢጻፉ a = a1i + a2j + a3k = (a1, a2, a3) እና b = b1i + b2j + b3k = (b1, b2, b3)."} {"id": "20574", "contents": "እግረ ቀጭን ይሞታል ሲሉ እግረ ወፍራም ይሞታል የአማርኛ ምሳሌ ነው። እግረ ቀጭን ይሞታል ሲሉ እግረ ወፍራም ይሞታል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20586", "contents": "እግርህን በፍራሽህ ልክ ዘርጋ የአማርኛ ምሳሌ ነው። እግርህን በፍራሽህ ልክ ዘርጋ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20592", "contents": "እግዜር ሲቆጣ በዝናብ አር አመጣ የአማርኛ ምሳሌ ነው። እግዜር ሲቆጣ በዝናብ አር አመጣ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20598", "contents": "እግዜር ባወቀ ሰማይን አራቀ የአማርኛ ምሳሌ ነው። እግዜር ባወቀ ሰማይን አራቀ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20604", "contents": "እጣ ያስታርቃል ሙግት ያዳርቃል የአማርኛ ምሳሌ ነው። እጣ ያስታርቃል ሙግት ያዳርቃል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20610", "contents": "እጸድቅ ብዬ ባዝላት ተኝታ ቀረች የአማርኛ ምሳሌ ነው። እጸድቅ ብዬ ባዝላት ተኝታ ቀረች የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20640", "contents": "ከልጅ ጋር አትጫወት ይወጋሀል በእንጨት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ከልጅ ጋር አትጫወት ይወጋሀል በእንጨት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20646", "contents": "ከመደብደብ ይሻላል ማደብ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ከመደብደብ ይሻላል ማደብ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "50498", "contents": "ላሊበላ የአዳም መቃብር"} {"id": "17910", "contents": "ጥር ፲፯፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻፴፯ ኛው ዕለት ሲሆን፤ የበጋ ወቅት ፳፪ ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፪፻፳፱ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፪፻፳፰ ቀናት ይቀራሉ። ፲፭፻፷፯ ዓ/ም - የቡርቱጋል መርከበኛ ፓውሎ ዲያስ ደ ኖቬሽ የአንጎላን ዋና ከተማ ሉዋንዳ ቆረቆረ። ፲፱፻፲፩ ዓ/ም - አንደኛው የዓለም ጦርነት ከተገባደደ በኋላ የዓለም መንግሥታት ማኅበር (The League of Nations) ተመሠረተ። ፲፱፻፷፫ ዓ/ም - የቀድሞው የኡጋንዳ ጠቅላይ ሚኒስትር ሚልተን ኦቦቴ በሲንጋፖር ላይ በሚካሄደው የጋራ ሀብት አገሮች ጉባዔ ላይ እንዳሉ በጄኔራል ኢዲ አሚን በተመራ ወታደራው መፈንቅለ መንግሥት ከሥልጣን ወረዱ። ፳፻፪ ዓ/ም - ከሊባኖስ ርዕሰ መዲና ቤይሩት ከተማ ፹፪ መንገደኞችንና ፰ አብራሪዎችና አስተናጋጆችን ጭኖ ወአዲስ አበባ እያመራ የነበረው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ቦይንግ ፯፻፴፯ አየር ዠበብ፣በረራ ቁጥር ፬፻፱ ባልታወቀ ምክንያት ሜዲተራኒያን ባሕር ላይ ወድቆ ሲሰምጥ ፺ዎቹም ተሳፋሪዎች በሙሉ ተፈጅተዋል። ከነዚህ መኀል ፴፩ ኢትዮጵያውያን ነበሩ። ፳፻፬ ዓ/ም - አዲስ አበባ አንድ ዓቢይ ታሪካዊ ክስተት አስተናገደች። የአፍሪካ ኅብረትን ለወለደው የአፍሪቃ አንድነት ድርጅት (አአድ) ጠንሳሿ ኢትዮጵያ ብኵርናዋን አሳልፋ የሰጠችበት መሪዎቿም አባሪና ተባባሪ ኾነው ያጸደቁትን፣ በአዲሱ የአፍሪካ ኅብረት ሕንፃ የተተከለውን የጋና ቀዳማዊ ፕሬዚዳንት ክዋሜ ንኩሩማ ሐውልት ቄጠማ ተነስንሶ እልል እልል ተብሎ ሲመረቅ አይታ አንገቷን ደፋች። ^ ሪፖርተር (SUNDAY, 05 FEBRUARY 2012);"} {"id": "17916", "contents": "ተናገር በከንፈር ተቀመጥ በወንበር የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "17922", "contents": "የአፍ ወለምታ በቅቤ አይታሽም"} {"id": "17958", "contents": "ተዝካር ያየ ተማሪ ሸቀጥ ያየ አጣሪ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "17964", "contents": "ተደብቃ ትጸንሳለች ሰው ሰብስባ ትወልዳለች የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "17970", "contents": "ተጀመሩ መጨረስ ካራገዱ ማልቀስ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "50666", "contents": "ሚዲያ መረጃዎችን ወይም መረጃዎችን ለማከማቸት እና ለማድረስ የሚያገለግሉ የመገናኛ ጣቢያዎች ወይም መሳሪያዎች ናቸው ። ቃሉ እንደ ህትመት ሚዲያ ፣ ማተሚያ ፣ የዜና ማሰራጫ ፣ ፎቶግራፍ ፣ ሲኒማ ፣ ስርጭት (ሬዲዮ እና ቴሌቪዥን) እና ማስታወቂያ የመሳሰሉትን የመገናኛ ብዙሃን መገናኛ ኢንዱስትሪ አካላትን ይመለከታል {{ Ayele Addis (History of Ethiopian Media) 2017."} {"id": "18078", "contents": "የኢትዮጵያ ታሪክ፡ ኑብያ አክሱም ዛጉዬ በተክለ ጻድቅ መኩሪያ የተደረሰ እንዲሁም በ[[ትንሳኤ ዘጉባኤ ማተሚያ ቤት በ1951 ዓ.ም. የታተመ መጽሐፍ።"} {"id": "9804", "contents": "ከነዓን ጥንታዊ አገር ሲሆን ዛሬ በእስራኤልና በሊባኖስ አካባቢ ያሉትን አካባቢዎች ያጠቃልል ነበር። በመጽሐፍ ቅዱስ ዘንድ እግዚአብሔር ይህን አገር ለአብርሃም ልጆች በቃል ኪዳን ሰጠ። ቅድመ-ታሪክ ከማናቸውም መዝገቦች በፊት የሆነ ጊዜ ነውና እዚህ በተለይ ብዙ አስተያየቶች ስላሉ የከነዓን ቅድመ ታሪክ ተከራካሪ ሆኗል። በብዙ ምዕራብ ሥነ ቅርስ ሊቃውንት ዘንድ ኢያሪኮ ከሁሉ አስቀድሞ የተሠፈረው ቦታ ሲሆን በ9000 ዓክልበ. እንደ ተሠራ ይላሉ። ይህን ዕድሜ ለማረጋገጥ ግልጽ አይሆንም። የግብጽ ጥንታዊ መንግሥት ፈርዖኖች (1-6ኛ ሥርወ መንግሥታት) አቅራቢያውን ሰትጨት እንዳሉት ይመስላል፤ አንዳንድ ሰረኾች (የፈርዖን አርማዎች) በተለይም የናርመር ሰረኽ (ከ3100 ዓክልበ. ግድም) እዚያ ተገኝተዋል። አገሩ በኋላ «ከነዓን» እና «ማር-ቱ» ተብሎ ታሪኩ ከተለያዩ ምንጮች ሊሰበሰብ ይችላል። በኦሪት ዘፍጥረት አገሩ ስለ መሥራቹ ከነዓን (የካም ልጅ) ተሰየመ። በመጽሐፈ ኩፋሌ ዘንድ፣ ካምና ሌሎች ልጆቹ ኩሽ፣ ምጽራይምና ፉጥ ከሰናዖር ወደ አፍሪካ በተጓዙበት ጊዜ ከነዓን ግን ሥምምነታቸውን ጥሶ በአርፋክስድ ርስት በዚያው አገር ተቀመጠ። በሱመር አፈ ታሪክ ደግሞ የአሞራውያን ምድር ወይም «ማርቱ» ከኤፍራጥስ ወንዝ ምዕራብ ያለው አገር ሲሆን በዚህ ሰዓት ያሕል (2425 ዓክልበ. ግድም) የሱመር መጀመርያው ንጉሥ ኤንመርካር በማርቱ ላይ ግድግዳ እንዳሠራ ይጠቅሳል። ከ2390 ዓክልበ."} {"id": "50978", "contents": "Tayanna (1984 እ.ኤ.አ.፣ ጬርኒዌጺ፣ ሶቪዬት ሕብረት) የዩክሬን ዘፋኝ ነች። TAYANNA. Портреты (2016) Тримай мене (2017)"} {"id": "50984", "contents": "ብሩክ ጋብሪኤል ሊጀርትዉድ (ላቲን፡ Brooke Gabrielle Ligertwood) (የተወለዱት እ.ኤ.አ. ታህሳስ 15 ቀን 1983 ነው) በመድረክ ስማቸው ብሩክ ፍሬዘር በተሻለ ይታወቃሉ፣ ኒውዚላንዳዊ የወንጌል ዘማሪ እና የዜማ ደራሲ ሲሆኑ 2010 በተለቀቀው ነጠላ ዘማቸው ማለትም “ሰምትንግ ኢን ዘ ዌተር” በደምብ ይታወቃሉ። ፍሬዘር ከ ዉድ + ቦን ጋር የመቅረጫ ውል ከመፈራረማቸው በፊት ዋት ቱ ዱ ዊዝ ደይላይት (2003) እና አልበርታይን (2006) የተሰኙ ሁለት የስቱዲዮ አልበሞችን በኮሎምቢያ ሪከርድስ አውጥቶ ነበር። ሦስተኛው የስቱዲዮ አልበም ፍላግስ፣ እ.ኤ.አ. በ 2010 የተለቀቀ ሲሆን እስከዛሬም በጣም ስኬታማ አልበማቸው ነው። በጣም የቅርብ ጊዜው አልበማቸው፣ ብሩታል ሮማንቲክ በህዳር 2014 በቫግራንት ሪከርድስ ተለቋል። ፍሬዘር እ.ኤ.አ. ከ 2005 እስከ 2010 የአውስትራሊያ ክርስቲያናዊ የሙዚቃ ቡድን የሆነውን የሂልሰንግ ዎርሺፕ አባል ሆኑ፤ በጋቢቻ ስማችው ማለትም በብሩክ ሊጀርትዉድ ለተመዘገበው “ዋት ኤ ቢዩትፉል ኔም” የተሰኘ እና ለግራሚ አሸናፊነት ያበቃቸውን መዝሙር ደራሲ እና መሪ ድምፃዊ ከነበሩበት እ.ኤ.አ. 2016 ጀምሮ እንደገና ቡድኑን ተቀላቅለዋል። “ዩ ሰይ ዐይ ኤም” እና “ዐዌክ ማይ ሶል” ጭምሮ በፍሬዘር የተፃፉ ብዙ ታዋቂ መዝሙሮች አሉ። ^ \"Kiwi Brooke Fraser unleashes new sound\" (በen-AU). ^ Asker, Jim (14 April 2017)."} {"id": "19212", "contents": "ግሪክ (አገር) የአለም ባንዲራዎች ሰንደቅ ዓላማ (ይህ ባንዲራዎች ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "19254", "contents": "ሊክተንስታይን የአለም ባንዲራዎች ሰንደቅ ዓላማ (ይህ ባንዲራዎች ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "14154", "contents": "ትርጉሙ፦ ጥሩ የሚያስብ ጥሩ ነገር ይገጥመዋል።"} {"id": "14160", "contents": "ትርጉሙ፦ ችኮላ ለማይሆን ስራ ይዳርጋል።"} {"id": "20934", "contents": "ዝንጀሮ እንሳሳቅ ካልሽ ነዶዬን መልሽ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዝንጀሮ እንሳሳቅ ካልሽ ነዶዬን መልሽ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20946", "contents": "ዞሮ ዞሮ የዶሮ አንገት ከማሰሮ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዞሮ ዞሮ የዶሮ አንገት ከማሰሮ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20952", "contents": "የሀብታም ልጅ ሲጫወት የድሀ ልጅ ይሞታል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሀብታም ልጅ ሲጫወት የድሀ ልጅ ይሞታል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20958", "contents": "የሁለት እዳ ከፋይ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሁለት እዳ ከፋይ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "14202", "contents": "ጥር ፰ ቀን፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻፳፰ ኛው ዕለት ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በዘመነ ዮሐንስ ፪፻፴፰ ዕለታት ሲቀሩ፤ በዘመነ ማቴዎስ፤ ማርቆስ እና ሉቃስ ደግሞ ፪፻፴፯ ዕለታት ይቀራሉ። ፲፱፻፶ ዓ.ም. በኦክላሆማ ስቴት ዩኒቨርሲቲ (እንግሊዝኛ Oklahoma State University) እርዳታ የተመሠረተው የዓለማያ እርሻ ኮሌጅ (ያሁኑ ሐሮማያ ግብርና ዩኒቨርሲቲ) ተመርቆ ተከፈተ፡፡ ፲፱፻፶፪ ዓ/ም የኮንጎ የእርስ በእርስ መፈጃጀት በተፋፋመበት ወቅት፣ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዋና ጸሐፊ ዳግ ሀመርሾልድ የኢትዮጵያን የሠራዊት ዕርዳታ ለማረጋገጥ ከንጉሠ ነገሥት ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ጋር ምጽዋ ላይ ተገናኙ። ሪፖርተር፣ ኪንና ባህል - “ሳምንቱ በታሪክ”"} {"id": "14208", "contents": "ሀስት እያደር ይቀላል እውነት እያደር ይበራል የአማርኛ ምሳሌ ነው። - ውሸት እያደር ክብርን ይቀንሳል።"} {"id": "14220", "contents": "ሀ ባሉ ደሞዝ በሉ' የአማርኛ ምሳሌ ነው። - መማር የህይወት መሻሻልን እንደሚያመጣ የሚያሳይ ተረትና ምሳሌ ነው።"} {"id": "14226", "contents": "ሀብታም ሊሰጥ የደሀ ቂጥ ያብጥ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ቅናትን የሚያስተባብብል አባባል።"} {"id": "14232", "contents": "ሀብታም በወርቁ ድሀ በጨርቁ የአማርኛ ምሳሌ ነው። - ሃብታምና ድሃ የየራሳቸው ሚና እንዳላቸው የሚያሳይ ተረት።"} {"id": "14238", "contents": "ሀብታም እንደሚበላለት ድሀ እንደሚከናወንለት የአማርኛ ምሳሌ ነው። - ሃብታም ብዙ መብላት እንደማይወድ ሁሉ ድሃ ደግሞ ነገሮች በብዙ አይከናወኑለትም።"} {"id": "9990", "contents": "ብላቴን ጌታ ማኅተመ ሥላሴ ወልደ መስቀል በ፲፰፻፺፯ ዓ.ም. በሰሜን ሸዋ ቡልጋ ውስጥ የተወለዱ ታዋቂ የሥነ ጽሑፍ ሰው ከመኾናቸው ባሻገር፤ በፈረንሳይ አገር የግብርና ትምሕርት ያጠናቀቁ ኢትዮጵያዊ ነበሩ። በ ስልጣንም መጀመሪያ የ ልዑል አልጋወራሽ መርድ አዝማች አስፋ ወሰን ፀሐፊ፤ የእርሻ ሚኒስቴር ምክትልና ዋና ሚንስትር፤ የገንዘብ ሚኒስትር፤ የሕዝብ አገልግሎት ሚኒስትር እንዲሁም የዘውድ አማካሪ በመሆን አገራቸውን አገልግለዋል። በታሪክ ፊት ከፍተኛ ግምት የሚሰጠውና አጠቃላዩን የኢትዮጵያን ሕዝብ ኢኮኖሚያዊ፤ ማኅበራዊና ፖለቲካዊ እንቅስቃሴ የሚዘክረውን «ዝክረ ነገር» የተሰኘውን መጽሐፍ በ ፲፱፻፵፪ ዓ.ም. ለህትመት አብቅተዋል። እኚህ ታላቅ የሥነ ጽሑፍ ሰው፤ በታሪክና ባህል፤ በትምህርተ ጥበባት እና በመንፈሳዊ ግንባራት አሥራ አምስት መጻሕፍትን አበርክተዋል። እነዚህም መጻሕፍት አንደኛ ክፍል፦ ታሪክና ባህል ዝክረ ነገር (ሁለት ጊዜ ታትሟል) ያባቶች ቅርስ (ሦስት ጊዜ ታትሟል) እንቅልፍ ለምኔ (ሦስት ጊዜ ታትሟል) አማርኛ ቅኔ ነጠላ (አምስት ጊዜ ታትሟል) ስለ ኢትዮጵያ የመሬት ሥሪት አስተዳደርና ግብር አማርኛ ቅኔ ከነመፍቻው (ሦስት ጊዜ ታትሟል) ያገር ባህል (ቡልጋ) ባለን እንወቅበት የቀድሞው ዘመን ጨዋ ኢትዮጵያዊ ጠባይና ባህል ቼ በለው ሁለተኛ ክፍል፦ ትምሕርተ ጥበባት ጥበበ ገራህት (የ እርሻ መሬት ዝግጅት) ብዕለ ገራህት (ከ እርሻ የሚገኝ ብልጽግና) ሦስተኛ ክፍል፦ አንክሮ ለእግዚአብሔር፤ ተዘክሮ ለነፍስ (መንፈሳዊ) ዕጹብ ድንቅ ስም ከቃብር በላይ ሰዋስወ ሰማይ ብላቴን ጌታ ማኅተመ ሥላሴ ቋንቋችን ባህላችንን፤ ልማዳችንን እና መንፈሳችንን የሚይስተጋባ አንዱ ትውልድ የሚከተለውን ትውልድ የማስተማርና ይኼን ቅርሳችንን የማስተላለፍ ኃላፊነት እንዳለበት ሲገልጹ እንዲህ ብለዋል። «ወላጆች ለልጆቻቸው በየጊዜው አንዳንድ ግጥም እየሰጡ ሠምና ወርቁን እንዲለዩ፤ በውስጡ ተሸፍኖ የሚገኘውን ድርብ ምስጢር መርምረው ተጨንቀውና ተጠበው እንዲያወጡና እንዲያስፋፉትም ቢያደርጓቸው የሚገኘው ፍሬ አስደሳች ይሆናል። ወጣቶቹ የሚሰለቹ ቢሆን እንኳ ኮሶ እየመረረ ካልተዋጠ ፈውስን አይሰጥምና እየተከታተሉ ማሠራቱ ዋጋ አለው፤ ይጠቅማልም።» እንዲሁም፦ «እኛ ኢትዮጵያውያን አገራችን ጥንታዊት መሆኗን ሥልጣኔም በመሻት ዐዋቆችና አስተዋዮች አባቶቻችን በብዙ የደከሙ መሆናቸውን በመገንዘብ ላገራችን ወጣቶችም ሆነ ወይም ለውጭ አገር ሰዎች እውነተኛውንና ምስክርም ሊሆን የሚገባውን ሁሉ እየሰበሰብን ማዘጋጀት፤ ለመጭውም ትውልድ እንዲተላለፍ ማድረግ አለብን።» ^ «አማርኛ ቅኔ ከነመፍቻው»፤ ገጽ11፣12 ^ «እንቅልፍ ለምኔ» ገጽ 6 http://www.nale.gov.et/National%20Bibliography/BIBLIO.%20OF%20ETHIOPIAN%20WRITERS%20.pdf"} {"id": "10116", "contents": "ፍቅር በዘመነ ሽብር በ1967 ዓ.ም. የጊዜያዊ ወታደራዊ አስተዳደር ደርግ ያወጀውን የእድገት በህብረት ዘመቻን መሰረት በማድረግ መኮንን ገ/ እግዚ የተጻፈ ልብወለድ ነው።"} {"id": "10158", "contents": "ቤተ እስራኤል በኢትዮጵያ ሲኖሩ የነበሩ የዘር ሃረጋቸው በመጽሐፍ ቅዱስ እንደተገለጸው የአብርሃም የያዕቆብ የይስሃቅ የዘር ሃረግ ሲሆን በኢትዮጵያ ለብዙ ዘመናት ሲኖሩ ቆየተው ከ1984 እ.ኤ.አ. ጀምሮ እስከዛሬ ድረስ ወደ እስራኤል ሃገር በመመለስ ላይ ይገኛሉ። የመጀመሪዎቹ ቤተ እስራኤላዊያን ከእየሱስ ክርስቶስ ልደት 500 አመት በፊት፤ የመጀመሪያው የሰለሞን ቤተ መቅደስ ከፈረሠ በሗላ፣ ተሰደው ወደ ኢትዮጵያ እንደገቡ ታሪክ ያሳያል።እስከ 4ተኛው ክፍለ ዘመን ድረሥ በኤርትራ እና በተለይ በአክሱም ትግራይ አካባቢዎች ኑረዋል። በ4ተኛው ክፍለ ዘመን፣ በኢትዮጵያ የሀገሪቱ ሀይማኖት ክርሥትና ሁኖ በታወጀበት ወቅት፣ የክርስትና ሀይማኖትን አንቀበልም በማለታቸው፣ በአክሱሙ ንጉስ ዒዛና ከአክሱም ተባረው በወገራ፣ ደምቢያ፣ ጭልጋ፣ ጣና ሀይቅ ዳር፣ እና በሰሜኑ ተራራማ ቦታ ከሰፈሩ በሗላ፥ በህገ ኦሪት የሚመራ የራሳቸውን ስርወ መንግስት አቋቁመው ኑረዋል።ይህ ስርወ መንግስት የሰሜን መንግስታት (kingdom of Semien,kingdom of Bete Israel) ወይም የጌድኦናዊያን ስርወ መንግስት Kingdom of Gedeon's ተብሎ ይታወቃል።ይህ የቤተ እስራኤላዊያን ስርወ መንግስት፣ ከአክሱም ስልጣኔ መንግስት እና በ13ኛው ክፍለ ዘመን ከተመሠረተው ሰሎሞናዊ ሥርወ መንግስት ጋር ብዙ የጦርነት ውጣ ውረዶችን ያሳለፈ ሲሆን፣ እስከ 16ኛው ክፍለ ዘመንም ለመዝለቅ ችሏል።ይህ የቤተ እስራኤል ስረወ መንግስትም፣ በ10ኛው ክፍለ ዘመን ድል ቀንቶት የአክሱም ስልጣኔን ካፈራረሠ በሗላ፣ በዮዲት ጌድዖን(ዮዲት ጉዲት) መሪነት ለ40 ዓመታት ያክል ጊዜ ሰፊዋን ኢትዮጵያ አስተዳድሯል ። #የቤተ_እስራኤላዊያን ነገሥታት ሥም ዝርዝር:_ ★ ንገሡ ጲንኃሥ~ (325_360 ዓ/ም) ★ ከጲንሐሥ ንግስና በሗላ (360 ዓ/ም _ 10ኛው ክፍለ ዘመን) ጊድዖናዊያን ወይም የጊድዖን ስርወ መንግስት አስተዳድሯል።ቀዳማዊ ጌድኦን፣ዳግማዊ ግድዖን፣ሳልሳዊ ግድዖን ወዘተ ★ ዮዲት ጊድዖን~(960_1000 ዓ/ም) ዮዲት ጊድዖን (ዮዲት ጉዲት) የአክሱምን መንግስት ካፈራረሰች በሗላ ኢትዮጵያን ለ40 አመት አስተዳድራለች ★ ንጉሱ ዮራም (1528_1556) ★ ንገሥ ራዲ (1560_1563) ★ ንጉሱ ካሌቭ~በአፄ ስርፀ ድንግል ዘመን የነበር እና የመጨረሻው የቤተ እስራኤላዊያን ንጉስ። በ10ኛው ክፍለ ዘመን የነበር አንድ ኤልዳድ ሃዳኒ (Eldad Hadani) የተባለ ፃሀፊ፣ በወቅቱ ወደ አንድ ሚልዮን የሚደርስ ቤተ እሰራኤላዊ በዛሬዋ ኢትዮጵያ ይኖር እንደነበር በፅሁፎቹ አስቀምጧል።በጊዜ ሂደት አብዛኛዎቹ ፣ ክርስትናን እየተቀበሉ ቁጥራቸው እየቀነሰ በመሄዱ ዛሬ ወደ 165 ሺህ የሚሆኑ ቤተ እስራኤላዊያን በሀገረ እስራኤል ይኖራሉ። 1862 ሰበካ ወደ ቤተ እስራኤላውያን Israel Association for Ethiopian Jews ቤተ እስራኤል የኢትዮጵያ ብሔር ነው።"} {"id": "19494", "contents": "ግንቦት ፲ ቀን፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪፻፶ኛው ዕለት ሲሆን፤ የፀደይ (በልግ)ወቅት ፵፭ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፻፲፮ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፻፲፭ ቀናት ይቀራሉ። ፲፱፻፷፮ ዓ/ም - ‘ፈገግተኛው ቡዳ’ በሚል መርሀ-ግብር ሕንድ የመጀመሪያዋን የኑክሊዬር ቦምብ በስኬታማነት አፈነዳች። በዚህ ተግባር በዓለም ስድስተኛዋ ባለ ኑክሊዬር ኃይል ሆነች። ፲፱፻፹፫ ዓ/ም - ሰሜናዊ ሶማሊያ ከዋናው አገር ተገንጥላ ነጻነቷን አወጀች። ሆኖም ይሄንን ድርጊት ማናቸውም የዓለም ቤተሰብ ዕውቀት አልሰጠውም። ፲፱፻፲፪ ዓ/ም - የሮማ ካቶሊክ ቤተ ክርስቲያን ሊቀ ጳጳስ ዳግማዊ ዮሐንስ-ጳውሎስ (የቀድሞው ካሮል ዮሴፍ ዎይቲላ) በፖላንድ ክራካው ከተማ በዚህ ዕለት ተወለዱ። (እንግሊዝኛ) http://en.wikipedia.org/wiki/May_18"} {"id": "21156", "contents": "የማትረባ ፍየል ዘጠኝ ትወልዳለች ዘጠኙም ያልቁና እሷም ትሞታለች የአማርኛ ምሳሌ ነው። የማትረባ ፍየል ዘጠኝ ትወልዳለች ዘጠኙም ያልቁና እሷም ትሞታለች የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21660", "contents": "ያልተገላበጠ ያራል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተገላበጠ ያራል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21666", "contents": "ያልታረመ አፍ ከዋንጫ ይሰፋል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልታረመ አፍ ከዋንጫ ይሰፋል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21192", "contents": "የማይሰማ ጆሮ ከጎረቤት ያጣላል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የማይሰማ ጆሮ ከጎረቤት ያጣላል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "19548", "contents": "ነገር በትኩሱ ጨዋታ በወዙ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "19554", "contents": "ነገር በዋና ሚዶ በእረኛ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21690", "contents": "ያልጠረጠረ ተመነጠረ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልጠረጠረ ተመነጠረ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21696", "contents": "ያመል ትንሽ ይጥላል በጭራሽ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያመል ትንሽ ይጥላል በጭራሽ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21228", "contents": "የምህረት ጎደሎ የባሪያ ወይዘሮ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የምህረት ጎደሎ የባሪያ ወይዘሮ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21234", "contents": "የምስራች በቃሏ መላች የአማርኛ ምሳሌ ነው። የምስራች በቃሏ መላች የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21240", "contents": "የምትለብሰው የላት የምትከናነበው አማራት የአማርኛ ምሳሌ ነው። የምትለብሰው የላት የምትከናነበው አማራት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "51344", "contents": "ፐርፌክት የኤዲ ሼረን ዘፈን ነው።"} {"id": "51368", "contents": "ቤቲንግ ቤቲንግ ማለት ሰዎች ገንዘባቸውን አሲዘው እድላቸውን የሚጠባበቁበት የሎተሪ አይነት ነው ይህ ጨዋታ የሚካሄደው በኦንላይን እና በሾፒንግ ሴንተር ነው ጨዋታው የእግር ኳስ የቴኒስ የባስኬት ቦል እና የመሳሰሉትን ጨዋታ ውጤቶችን ገምቶ ማሸነፍ ነው!::"} {"id": "51398", "contents": ""} {"id": "51566", "contents": ""} {"id": "51692", "contents": "መለጠፊያ:More citations needed መለጠፊያ:Infobox religious buildingመለጠፊያ:Contains special characters ተድባበ ማርያም (በቀዳሚ ስሟ ተድባበ ጽዮን). በደቡብ ወሎ በቀድሞው ቦረናና ሳይንት አውራጃ የምትገኘኝ በኢትዮጵያ ከሁሉም ቀድማ የተመሰረተች ታሪካዊ አድባር ናት፡፡ ተድባበ ማርያም በኦሪት ዘመን በቤተመቅደስ (ምኩራብ) አምልኮተ እግዚአብሔርና ፣መስዋዕተ ኦሪት ከተሰዋባቸው ቀደምት አድባራት መካከል አንዷና ዋናዋ ናት።}})."} {"id": "21990", "contents": "ደግ ጌታ ሲለግስ እንደ ፏፏቴ ያርስ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ደግ ጌታ ሲለግስ እንደ ፏፏቴ ያርስ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22002", "contents": "ዱላ ለባለጌ ምርኩዝ ለአሮጌ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዱላ ለባለጌ ምርኩዝ ለአሮጌ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21540", "contents": "የፍየል ጅራት ከብርድ አያድን ብልት አይከድን የአማርኛ ምሳሌ ነው። የፍየል ጅራት ከብርድ አያድን ብልት አይከድን የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21546", "contents": "የፖሊስ ዘመድና የቤንዚን አመድ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የፖሊስ ዘመድና የቤንዚን አመድ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21552", "contents": "ያህያ ስጋ ካልጋ ሲሉት ካመድ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያህያ ስጋ ካልጋ ሲሉት ካመድ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21558", "contents": "ያህያ ባል ከጅብ ጉቦ በላ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያህያ ባል ከጅብ ጉቦ በላ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21570", "contents": "ያለ ምቀኛ አይገኝ ፍቅረኛ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያለ ምቀኛ አይገኝ ፍቅረኛ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21576", "contents": "ያለ ስራ አይበላ እንጀራ አለባል ቆጥ አይሰራ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያለ ስራ አይበላ እንጀራ አለባል ቆጥ አይሰራ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21582", "contents": "ያለ ወጉ አህዮች ተዋጉ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያለ ወጉ አህዮች ተዋጉ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21594", "contents": "ያለ ጎታ ደረባ ያለልብስ ካባ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያለ ጎታ ደረባ ያለልብስ ካባ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21600", "contents": "ያለ ፍቅር ጸሎት ያለ እንጨት እሳት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያለ ፍቅር ጸሎት ያለ እንጨት እሳት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20160", "contents": "ነገር ወዴት ትሄዳለህ ጎንደር መጨረሻህ ታገር የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20166", "contents": "ነገር ያለዳኛ ተረት ሰማይ ያለ ደመና ብረት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20172", "contents": "ነገርም ይበረክታል ባለጋራም ይታክታል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "18798", "contents": "ቤንጃሚን ሃሪሰን (እንግሊዝኛ: Benjamin Harrison) የአሜሪካ ሃያ ሦስተኛ ፕሬዝዳንት ነበሩ። ፕረዝዳንቱ ሥልጣን ላይ የወጡት እ.ኤ.አ. በ1889 ሲሆን በስልጣን ዘመናቸው ምክትል ፕሬዝዳንት ሁነው የተሾሙት ሊቫይ ፒ. ሞርተን ናቸው። ፕሬዝዳንቱ የሪፐብሊካን ፓርቲ አባል የነበሩ ሲሆን ከሥልጣን የወረዱት እ.አ.አ. በ1893 ነበር። የአሜሪካ ፕሬዚዳንት የአሜሪካ ፕሬዝዳንቶች ዝርዝር (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "18804", "contents": "ዋረን ሃርዲንግ (እንግሊዝኛ: Warren G. Harding) የአሜሪካ ሃያ ዘጠነኛ ፕሬዝዳንት ነበሩ። ፕረዝዳንቱ ሥልጣን ላይ የወጡት እ.አ.አ. በ1921 ሲሆን በስልጣን ዘመናቸው ምክትል ፕሬዝዳንት ሁነው የተሾሙት ካልቪን ኩሊጅ ናቸው። ፕሬዝዳንቱ የሪፐብሊካን ፓርቲ አባል የነበሩ ሲሆን በ1923 እ.ኤ.አ. ዝም ብሎ አረፉ፣ ኩሊጅም ዘመናቸውን የጨረሱ ሆኑ። የአሜሪካ ፕሬዚዳንት የአሜሪካ ፕሬዝዳንቶች ዝርዝር (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "52280", "contents": "ሃዝቢን ሆቴል (Hazbin Hotel) ራሱን የቻለ የአዋቂዎች አኒሜሽን የሙዚቃ ሁኔታ አስፈሪ አስቂኝ ተከታታይ ከ ዩናይትድ ስቴትስ የተፈጠረው Vivienne \"VivziePop\" Medrano. ከዳይሬክተሩ ጋር አዘጋጁ። ሜይ 26፣ ሜድራኖ ዋናው የተለቀቀበት ቀን ጥቅምት 5 2019፣ ግን በ ላይ ተለቀቀ ጥቅምት 28 2019. ተከታታይ ትኩረት ቻርሊ ላይ, ሴት ልጅ ሉሲፈር እና የገሃነም ልዕልት የማይቻል የሚመስለው ኃጢያተኞችን እና/ወይ አጋንንትን የማቋቋም ችግርን ለመፍታት የህዝብ ብዛት የ ሲኦል. ተከታታዩ ቻርሊ ማግኔ (Charlie Magne) (Jill Harris), የ የገሃነም ልዕልት፣ ተስፋ ያደረባት ጋኔን እና አልጋ ወራሽ፣ የማይቻል የሚመስለውን ሆቴል ለመክፈት ህልሟን ልታሳካ ስትል ደስተኛ ሆቴል (Happy Hotel) ኃጢአተኞችን መልሶ ለማቋቋም ያለመ። ምክንያት በሕዝብ ብዛት, ሲኦል በየዓመቱ ያልፋል ማጽዳት በዓመት አንድ ጊዜ መላእክት ከሰማይ ወርደው አጋንንትን የሚገድሉበት። ቻርሊ ይህን አበሳጭቶ አግኝቶታል፣ እና ለህዝቡ መብዛት ችግር የበለጠ ሰላማዊ መፍትሄ መፈለግ ይፈልጋል። አላማዋ ደንበኞቿን ማግኘት ነው ይመልከቱ ከገሃነም እንደ ተቤዣቸው ነፍሳት እና ወደ መንግሥተ ሰማያት ይቀበላሉ. በታማኝ አስተዳዳሪዋ እና የሴት ጓደኛ, ቪጂ (Vaggie) (Monica Franco)፣ እና እምቢተኛቸው የመጀመሪያ ደጋፊ፣ የወሲብ ፊልም ተዋናይ መልአክ አቧራ (Angel Dust) (Michael Kovach ፓይለት)"} {"id": "30816", "contents": "ባፍ ላይ ይረሳል በመጣፍ ላይ ይወሳል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ባፍ ላይ ይረሳል በመጣፍ ላይ ይወሳል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "30834", "contents": "ከከታም ቅሬ ትሻለኝ ያገሬ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ከከታም ቅሬ ትሻለኝ ያገሬ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "30840", "contents": "ዓይን ከማየት ጆሮ ከመስማት አይጠግቡም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዓይን ከማየት ጆሮ ከመስማት አይጠግቡም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "30846", "contents": "የሴት ደንደሁራ ከባልዋ ሆድዋን ትፈራ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሴት ደንደሁራ ከባልዋ ሆድዋን ትፈራ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "30852", "contents": "እንዴት ዋልህ ወንድሜ አሞራና ቅል ወንድሜ አህያህን ሽጥልኝ ወንድሜ ከዝንጀሮና ከሪያ"} {"id": "31596", "contents": "ሐምሌ ፮ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፫፻፮ኛው ቀን ሲሆን የክረምት ወቅት ፲፩ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፷ ቀናት፣ በዘመነ ዮሐንስ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፶፱ቀናት ይቀራሉ። ፲፱፻፷፮ ዓ/ም -የቀድሞው የኤርትራ ምክር ቤት ፕሬዚደንት የነበሩት ደጃዝማች ሀሚድ ፈረጅ ሃሚድ በጀብሐ ሽብርተኞች እጅ ከመስጊድ ጸሎት ሲወጡ አቆርደት ላይ ተገደሉ። ፲፱፻፸፯ ዓ/ም - የአፍሪቃ ረሀብተኞችን ለመርዳት የተዘጋጀው የሙዚቃ ትርዒት (Live Aid) እስከ ሠላሳ ሚሊዮን ፓውንድ (£30m) ዕርዳታ ሰበሰበ። (እንግሊዝኛ) http://en.wikipedia.org/wiki/July_13 (እንግሊዝኛ) http://www.eritrios.net/akordet_bombing_incident.htm (እንግሊዝኛ) P.R.O., FCO 371/1829 - ANNUAL REVIEW FOR ETHIOPIA FOR 1974 (እንግሊዝኛ) http://news.bbc.co.uk/onthisday/hi/dates/stories/july/13/newsid_2502000/2502735.stm"} {"id": "31608", "contents": "ኤንሻኩሻና በሱመራዊ ነገሥታት ዝርዝር ላይ የኡሩክ ንጉሥ ሲሆን ከሐማዚ ንጉሥ ሀዳኒሽ በኋላ በሱመር ላዕላይነቱን ለ60 አመታት ያዘ። በዚህ ዝርዝር ያሉት ቁጥሮች ግን ታማኝ አይደሉም፤ ብዙ ጊዜም በእጥፍ ተረዠሙ። ዘመኑ ምናልባት 2215-2195 ዓክልበ. ግድም እንደ ነበር ይመስላል። ኤንሻኩሻና ሐማዚንና የኪሽን ንጉሥ ኤንቢ-ኢሽታርን አሸነፈ፤ ከዚህ በላይ በኒፑር፣ አካድና አክሻክ ከተሞች ላይ ሥልጣን ያዘ። ልጁ ሉጋል-ኪኒሼ-ዱዱ በኡሩክ የተከተለው ሲሆን፣ ዋና ተወዳዳሪያቸው የላጋሽ ንጉሥ ኤአናቱም ግን ዑርን በመያዝ በላዕላይነት እንዳሸነፈ ይመስላል። በአንድ ሰነድ ዘንድ የኪሽን ንጉሥ ኤንቢ-እሽታርን ማርኮ ኪሽን አጠፋ፣ የኪሽንና የአክሻክንም ሰዎች እንዳዛወረ ይላል። ^ ጥንታዊ ሰነዶች - ጣልኛ"} {"id": "22344", "contents": "(ይህ ስለ ብሔር ወይም ሕዝብ የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) ጌዴኦን የኢትዮጵያ ብሔር ነው።"} {"id": "22350", "contents": "(ይህ ስለ ብሔር ወይም ሕዝብ የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) ዶቦ , ዶሎ የኢትዮጵያ ብሔር ነው።"} {"id": "22452", "contents": "ብሔረ አማራ ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲ ነው። የአማራን ህዝብ ያስፈጀና ያዋረደ የወያኔ ቅርንጫፍ ነው። ብአዴን በኤትራዊው በርከት ስምኦን የሚመራ ሲሆን በሺዎች የሚቆጠሩ አማራ ተወላጆች ከመሬታቸው ሲባረሩ ዞር ብሎ ያላየ፣ ይባስ ብሎ፣ ተፈናቃዮችን የተሳደበ ድርጅት ነው። ምክትል ሊቅመንበሩ  አለምነህ መኮንን የአማራን ህዝብ “በባዶ እግሩ የሚሄን ለሃጫም” በማለት ሲሳደቡ ተደምጠዋል።   "} {"id": "30918", "contents": "ሂስፓል ወይም ሂስፓሉስ በእስፓንያ አፈ ታሪክ ዘንድ ሄርኩሌስ ሊቢኩስ ሦስቱን ሎምኒኒ ከገደላቸው በኋላ በኢቤሪያ ዙፋን ላይ ያኖረው ንጉሥ ነበር። በልዩ ልዩ ታሪኮች ውስጥ የሄርኩሌስ ልጅ፣ ወንድም ልጅ፣ ወይም አለቃ ይባላል። በ600 ዓ.ም. ግድም የጻፈው ኢሲዶሬ ዘሰቪል እንደ ጻፈው ይሄ ሂስፓሉስ የእስፓንያ ሞክሼ ሲለው፣ ሌሎች ምንጮች ግን ስሙ ከሂስፓል ልጅ ሂስፓኑስ መሆኑን ያጠቁማሉ። «ሂስፓሊስ» የሚባለው ከተማ (የአሁን ሰቪያ) ለእርሱ እንደ ተሰየመ ደግሞ ይባላል።"} {"id": "30924", "contents": "ለስቦስ የግሪክ አገር ደሴት ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "30930", "contents": "ሮሙስ የእስፓንያ ንጉሥ ነበረ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "22524", "contents": "የኢትዮጵያ ራዕይ ፓርቲ የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲ ነው። ተሰርዟል።"} {"id": "22530", "contents": "የኢትዮጵያ ዴሞክራሲያዊ ኃይሎች ኅብረት የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲ ነው።"} {"id": "22536", "contents": "የኦሞ ሕዝቦች ዴሞክራሲያዊ ኅብረት የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲ ነው።"} {"id": "22542", "contents": "የኦሮሞ አቦ ነጻነት ግንባር የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲ ነው።"} {"id": "22584", "contents": "ሓምሌ ቁልጭ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።"} {"id": "22590", "contents": "መጭ (Guizotia scabra) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው። በፍቼ ወረዳ በተደረገ ጥናት ዘንድ፣ የአበባው ጭማቂ በውሃ ለዓይን ልክፈት ያከማል። የቅጠሉም ጭማቂ በውሃ ለከብት አፋዊ ቀልዋጣ ያከማል። ^ የፍቼ፣ ኦሮሚያ ባህላዊ መድሃኒት ጥናት 2006 ዓም ከዓቢዩ እኒየው እና ሌሎች፣ ጎንደርና አዲስ አበባ ኡኒቨርሲቲዎች ሥነ ፍጥረት ኮሌጆች"} {"id": "22596", "contents": "ምጫምጮ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው። የአጸድ አረም ነው። አኮራቹ ይደቀቃል፣ ከውሃም ጋር ኮሶ ትልን ለማከም ይጠጣል። ^ አማራ ጌታሁን - SOME COMMON MEDICINAL AND POISONOUS PLANTS USED IN ETHIOPIAN FOLK MEDICINE March 1976 እ.ኤ.አ."} {"id": "32430", "contents": "«ባክትሪያ» ስለ ጥንታዊው ሀገር ነው። ከባክቴሪያ (ህዋስ) መለየት ይፈለጋል። ባክትሪያ (ግሪክ፦ Βακτριανή /ባክትሪያኔ/፣ ፋርስኛ፦ باختر /ቦኅታር/፤ ቻይንኛ፦ 大夏 /ዳሥያ/) በጥንታዊ ዘመን ከኦክሶስ ወንዝና ከሕንዶስ ወንዝ መካከል የነበረው ምድር ሲሆን በአሁኑ ዘመን ይህ በተለይ በአፍጋኒስታን ዙሪያ ማለት ነው። ከ2000 ዓክልበ. ያህል ባክትሪያ የተገኘ ሥነ ጥበብ (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "32472", "contents": "አንድን ነገር ለማድረግ a መንገዶች ቢኖሩ እና ሌላ ነገር ለማድረግ b መንገዶች ቢኖሩ፣ ሁልቱን በአንድ ጊዜ ማድረግ ባይቻል፣ ከሁሉ አንድ ነገር ለማድረግ a + b መንገዶች አሉ ማለት ነው። አንድን ነገር ለመምረጥ a መንገዶች ቢኖሩ እና ሌላ ክዚህ ነገር ጋር የማይገናኝ ነገር ለመምረጥ b መንገዶች ቢኖሩ፣ ሁሌቱን አንድ ላይ መምረጥ ባይቻል፣ ከሁልቱ አንዱን ለመምረጥ a + b መንገዶች አሉ ማለት ነው። የአንድ ሙከራ ውጤት a ብዛት ሊኖራቸው የሚችል ቢሆን እና የሌላ ሙከራ ውጤት b ብዛት ሊኖራቸው ይሚችል ቢሆን፣ ሁለቱም ሙከራዎች አንድ ላይ ሊከወኑ የማይችሉ ቢሆኑ፣ የሁለቱ ሙክራዎች አጠቃላይ ውጤት a + b ሊሆን ይችላል ማለት ነው። ምሳሌ መሰረት እቤቷ ውስጥ 10 ጫማወች አሏት። እመኪናዋ ውስጥ 3 አይነት ጫማዎች አሏት። ጫማ አርጋ ስራ ለመሄድ ስንት አይነት ምርጫዎች አላት? እቤት ውስጥ 10+ መኪናዋ 3 = 13 አይነት ማለት ነው።"} {"id": "32508", "contents": "ሁለት የትከሻ በአንድ የእግር እንቅስቃሴ"} {"id": "22662", "contents": "ባቄላ (Vica faba) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።"} {"id": "40920", "contents": "4 January በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) በዘመነ ማቴዎስ፣ በዘመነ ማርቆስና በዘመነ ሉቃስ ታኅሣሥ 26 ቀን ማለት ነው። በዘመነ ዮሐንስ ግን (ዘመነ ሉቃስ የሥግር ዓመት በመሆኑ) ታኅሣሥ 25 ቀን ላይ ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "40926", "contents": "አውሶናውያን (ግሪክኛ፦ Αύσονες፣ ሮማይስጥ፦ Ausoni) በጥንት ከግሪኮችና ከሮማውያን በፊት በደቡብ ጣልያን የኖረ ብሔር ነበር። በ322 ዓክልበ. ሮማውያን ከተሞቻቸውን አጠፉ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "40968", "contents": "ሚራንዳ ዴ ኤብሮ (እስፓንኛ፦ Miranda de Ebro) የእስፓንያ መንደር ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "41004", "contents": "5 February በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) በዘመነ ማቴዎስ፣ በዘመነ ማርቆስና በዘመነ ሉቃስ ጥር 28 ቀን ማለት ነው። በዘመነ ዮሐንስ ግን (ዘመነ ሉቃስ የሥግር ዓመት በመሆኑ) ጥር 27 ቀን ላይ ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "22692", "contents": "ኣረንቾ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው። የአረንቾ ቅጠል ጭማቂ በውሃ ለችፌ (አባለዘር) መጠቀሙ በፍቼ በተደረገ ጥናት ተዘገበ። ^ የፍቼ፣ ኦሮሚያ ባህላዊ መድሃኒት ጥናት 2006 ዓም ከዓቢዩ እኒየው እና ሌሎች፣ ጎንደርና አዲስ አበባ ኡኒቨርሲቲዎች ሥነ ፍጥረት ኮሌጆች"} {"id": "41034", "contents": "17 February በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) በዘመነ ማቴዎስ፣ በዘመነ ማርቆስና በዘመነ ሉቃስ የካቲት 10 ቀን ማለት ነው። በዘመነ ዮሐንስ ግን (ዘመነ ሉቃስ የሥግር ዓመት በመሆኑ) የካቲት 9 ቀን ላይ ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "41046", "contents": "25 February በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) በዘመነ ማቴዎስ፣ በዘመነ ማርቆስና በዘመነ ሉቃስ የካቲት 18 ቀን ማለት ነው። በዘመነ ዮሐንስ ግን (ዘመነ ሉቃስ የሥግር ዓመት በመሆኑ) የካቲት 17 ቀን ላይ ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "32592", "contents": "ቬኔዝዌላ (እስፓንኛ፦ Venezuela) የደቡብ አሜሪካ አገር ነው። ዋና ከተማው ካራካስ ነው። በ2011 ዓም በቬኔዝዌላ የመሪነት ክርክር አለ። ባለፈው ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ አቶ ኒኮላስ ማዱሮ አሸነፈ። የተቀራኒው አቶ ዋን ጓይዶ ወገን ግን በምርጫ ስላልተሳተፈ እሱ አልተመረጠም። ዳሩ ግን አቶ ጓይዶ በዋሺንግተን ዲሲ ድጋፍ አሁን በራሱ አዋጅ ራሱን ለፕሬዚዳንትነቱ ሾመ። የዋሺንግተን ቅርብ ጭፍሮ አገራት ሁሉ የአቶ ጓይዶን ፕሬዚዳንትነት ጸድቀው፤ በ«ዲሞክራሲ» ዘመናዊ ትርጉም ዘንድ የአገሩ ሕዝብ ድምጽ ከዋሺንግተን ዲሲ ፈቃድ አይበልጥም ማለታቸው ነው። በተጨማሪ ዋሺንግተን ለዓለም አገራት ሁሉ «ወገናችሁን ምረጡ» ብሎ ያስገድዳል። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "32682", "contents": "ኤ.ቲ.ኤም ማሽን እንደ ቼክ ሁሉ ባንክ ውስጥ ከተፈጠረ አካውንት ቁጥር ገንዘብ ለማውጣት የሚረዳ መሳሪያ ነው። ከቼክ የሚለየው፣ ማናቸውም ክፍያ ፈጣን ወይንም ቅጽበታዊ መሆኑ ነው።"} {"id": "22722", "contents": "እምቧይ (Solanum incanum) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው። ቊጥቋጣም ዕጽ አንድ ሜትር ይደርሳል። ይህ ተክል ባጠቃላይ መርዛም ሲሆን፣ በማስለመድ በኩል የባዚንጀን (Solanum melongena) አያት ሆነ። በኢትዮጵያ ግዛት በሰፊው የተስፋፋ ነው። ባጠቃላይ በተፈጀ መስክ ወይም መንገድ ዳር በጣም ተራ ነው። ድቡልቡል ፍሬዎቹ ደማቅ ብርቱካን ሲሆኑ ልጆች ለመቅሰም ይፈተናሉ፤ ስለዚህ በልጆች መመረዝ ይደርስባቸዋል። ጥርሱም በዘለቄታ የተበለዘ፣ የተጎዳ ይሆንባቸዋል። ከሽንት ጋር በመቃላቀል ፍሬው በቆዳ ፋቂ ፍብሪካ ውስጥ፣ ወይም ጨብጡ ለማከም ተጠቅሟል። ሥሩም ለአሚባ በሽታ ወይም ለእባብ ነከስ ይኘካል። ^ አማረ ጌታሁን - SOME COMMON MEDICINAL AND POISONOUS PLANTS USED IN ETHIOPIAN FOLK MEDICINE March 1976 እ.ኤ.አ. ^ የፍቼ፣ ኦሮሚያ ባህላዊ መድሃኒት ጥናት 2006 ዓም ከዓቢዩ እኒየው እና ሌሎች፣ ጎንደርና አዲስ አበባ ኡኒቨርሲቲዎች ሥነ ፍጥረት ኮሌጆች"} {"id": "10548", "contents": "የጊዛ ሜዳ የጊዛ ሃረሞች ጣቢያ የሚገኝበት ሜዳ ነው። በካይሮ ዙሪያ በግብጽ አገር ይገኛል። ታላቁ ሃረም (ታላቁ ፒራሚድ) በዚህም ሜዳ ሲገኝ፣ በጥንት ዘመን ከከበሩት ከ«ሰባቱ የዓለም ድንቆች» መካከል እስከ ዛሬ ድረስ የቆየው እሱ ብቻ ነው። ከሃረሞች ጭምር ብዙ ሌሎች መቃብሮችና የጊዛ ታላቅ እስፊንክስ እዚህ ይታያሉ።"} {"id": "38310", "contents": "ሱየፍጥሞ ዮሃንስ አዳዲስ አጥኝዎች የዮሃንስ ራዕይን ጻፈ ብለው የሚያምኑበት ሰው ነው። : ይህ ፡ አጭር ፡ ሃይማኖት ፡ ነክ ፡ ጽሑፍ ፡ መሠረት ፡ ወይም ፡ መዋቅር ፡ ነው። እርስዎ ፡ ሊያስፋፉት ፡ ይችላሉ!"} {"id": "31086", "contents": "አሹር-ዱጉል ከ1678 እስከ 1672 ዓክልበ. ('ኡልትራ አጭሩ' አቆጣጠር) የአሦር ንጉሥ ነበረ። የአሦር ነገሥታት ዝርዝር የተባለው ሰነድ እንደሚለው፣ ለ፮ ዓመታት ከ1 እሽመ-ዳጋን ቀጥሎ ነገሠ። ስለ አሹር ዱጉል በተጨማሪ እንዲህ ይተርካል፦ «አሹር-ዱጉል ዲቃላ ልጅ ነበረ፣ የዙፋን ማዕረግ አልነበረውም። በአሹር-ዱጉል ዘመን መጀመርያ፣ 6 ሌሎች «ዲቃላ» የተባሉ ጣውንት ነገሥታት ተነሡ፦ አሹር-አፕላ-ኢዲ፣ ናሲር-ሲን፣ ሲን-ናሚር፣ ኢፕቂ-ኢሽታር፣ አዳድ-ሳሉሉ እና አዳሲ ናቸው።» ከነዚህ ስድስት በላይ፣ በሌላ መዝገብ ዘንድ ሁለት ሌሎች፣ ሙት-አሽኩር (የእሽመ-ዳጋን ልጅ)፣ እና ሪሙ-... ከእሽመ-ዳጋን በኋላ ይዘርዝራል እንጂ ሌሎቹን አይጠቅስም። ከዚህ በላይ በዚህ ወቅት የባቢሎን (የሃሙራቢ) አገረ ገዥ ፑዙር-ሲን ንጉሡን አሲኑም (የሻምሺ-አዳድ ልጅ-ልጅ) አሞራዊ ስለ ነበር ከዙፋኑ እንዳባረረው በማለት አስቀረጸ። ስለዚህ በተጠቅላላ በነዚህ ፮ ዓመታት ምናልባት ፲ ሰዎች ለአሦር ዙፋን ይወዳደሩ ነበር። የአሹር-ዱጉል ተከታይ በዝርዝሩ ላይ የተጠቀሰው አዳሲ ልጅ ቤሉ-ባኒ ይባላል። ስለዚህ ያ አዳሲ እንደ አዲሱ አሦራዊ ሥርወ መንግሥት መስራች ይቆጠራል። የያንዳንዱ አሦራዊ ዓመት ስም ለዚያ ዓመት የተሾመው የሊሙ ስም ነበረ። ከዚህ በታች የዓመቱ ሊሙ እና የሊሙ አባት ስም እንደ ኡልትራ አጭር አቆጣጠር ይዘርዝራሉ። 1678 ዓክልበ."} {"id": "41256", "contents": "23 November በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) በዘመነ ማቴዎስ፣ በዘመነ ማርቆስና በዘመነ ሉቃስ ኅዳር 14 ቀን ማለት ነው። በዘመነ ዮሐንስ ግን (ዘመነ ሉቃስ የሥግር ዓመት በመሆኑ) ኅዳር 13 ቀን ላይ ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "33744", "contents": "ወምበር ገፍ በአማርኛ ፈሊጣዊ አነጋገር የሆነ ዘይቤ ነው። ተቀያሪ ቁጥር 5 የቁጥር 10 ወምበር ገፍ ነው።"} {"id": "33780", "contents": "ሁለት ፀጉር በአማርኛ ፈሊጣዊ አነጋገር የሆነ ዘይቤ ነው። ውሸት መዋሸት። አለሙን አላምነውም፣ ሁለት ምላስ ነው።"} {"id": "33792", "contents": "ምላስ መለመጥ በአማርኛ ፈሊጣዊ አነጋገር የሆነ ዘይቤ ነው። የውስጥ መጥፎ ሃሳብን ደብቆ በምላስ ጥሩ ነገር ማውራት። አለሙ ምላሱን ለምጦ ከድሮ ጠላቱ ጋር ያወራል።"} {"id": "22806", "contents": "ጠጅ ሳር (Cymbopogon citratus) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው። ጠጀ ሳር ደስ የሚል መዓዛ ስላለዉ በሙቅ ዉኃ ተዘፍዝፎ ለገላ መታጠብያ ይሆናል።"} {"id": "41310", "contents": "12 December በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) በዘመነ ማቴዎስ፣ በዘመነ ማርቆስና በዘመነ ሉቃስ ታኅሣሥ 3 ቀን ማለት ነው። በዘመነ ዮሐንስ ግን (ዘመነ ሉቃስ የሥግር ዓመት በመሆኑ) ታኅሣሥ 2 ቀን ላይ ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "31116", "contents": "ህዮጆንግ በኮሪያ የነገሠ ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31122", "contents": "ማህዩ በኮሪያ የነገሠ ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "38664", "contents": "ሳይንት በአማራ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "34128", "contents": "ኦክታቭ ሚርቦ (Octave Mirbeau) በአውሮፓውያን አቆጣጠር ከፌብርዋሪ ፲፮ ቀን ፲፰፻፵፰ እስከ ፌብርዋሪ ፲፮ ቀን ፲፱፻፲፯ ዓመተ ምሕረት የነበረ ፈረንሣዊ ተወላጅ ሰው ነው። ይህ ሰው ጸሐፊ፣ ጋዜጠኛ፣ የኪነ ጥበብ አስተያየት ሰጭ (ሐያሲ) ከመሆኑ ሌላ የታወቀ የልብ ወለድ ደራሲ ነበር። ኦክታቭ ሚርቦ ታጋይ ምሁር፣አናርኪስት፣ለሰላም ተከራካሪ፣የሀየማኖት ጣልቃ ገቢነትን ተቃዋሚ በመሆን ሙሉ ዕድሜውን ለሰው ልጅ መብትና ትክክለኛ ፍርድ ሲታገል የኖረ ሰው ነበር። ስለኪነ ጥበብ በተለይም ስልሰዓሊዎች ያለው አስተያየት በጊዜው ካሉት ጋዜጠኞች ቀደምንነት ስልነበረው ከሁሉም በፊት ትልቅ ማዕረግ ለማግኘት የበቁትን እነ ክሎድ ሞኔን ፣ ኦጉስት ሮደን፣ ቨነሳን ቫን ጎህ፣ ፖል ጎገን፣ ፖል ሴዛንን ለሕዝብ ማስተዋወቅ በቅቷል። በጣም የታወቁት ሁለቱ ልብ ወለድ መጽሐፍቶቹ ፥ Le Jardin des supplices Le Journal d’une femme de chambre ይባላሉ። እንደ አውሮውያን አቆጣጠር ፲፱፻፫ ዓ፥ም Les affaires sont les affaires ተብሎ የተጻፈው ቲያትር ድርሰት በመላው አውሮጳ በሚገኙ የቲያትር መድረኮች ላይ ትልቅ ዝነኛነትን አትርፎለታል። Le Calvaire (1886) L'Abbé Jules (1888). Sébastien Roch (1890). Le Jardin des supplices (1899). Le Journal d'une femme de chambre (1900). Les affaires sont les affaires (1903). Farces et moralités (1904). La 628-E8 (1907)."} {"id": "31164", "contents": "ዊና በኮሪያ የነገሠ ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "38676", "contents": "ቡግና በአማራ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "22908", "contents": "ግንቦት ፳፭ ቀን፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪፻፷፭ኛው ዕለት ሲሆን፤ የፀደይ (በልግ)ወቅት ፷ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፻፩ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፻ ቀናት ይቀራሉ። ፲፯፻፹፰ ዓ/ም - አመድ ከሰማይ ዘነበ። ፲፱፻፳፩ ዓ/ም - የግብጽ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ የመጀመሪያዎቹን አራት ኢትዮጵያውያን ጳጳሳት (አቡነ አብርሓም - የጎንደር እና የጎጃም፤ አቡነ ይስሐቅ - የትግሬ እና የስሜን፤ አቡነ ጴጥሮስ የወሎ እና የላስታ፤ አቡነ ሚካኤል - የኢሉባቡር እና የምዕራብ ኢትዮጵያ) ከግብጻዊው ሊቀ ጳጳሳት (አቡነ ቄርሎስ)ጋር ካይሮ ላይ ተቀብተው ተሾሙ። ፲፱፻፵፭ ዓ/ም - የታላቋ ብሪታኒያ ንግሥት ዳግማዊት ኤልሳቤጥ በዚህ ዕለት ቅብዐ ቅዱስ ተቀብተው ከአባታቸው ከንጉሥ ጊዮርጊስ ሳድሳዊ የወረሱትን ዘውድ ጫኑ። የዘውዱ ሥነ ሥርዓት በመቶ ሚሊዮኖች ለሚቆጠሩ የራዲዮ አድማጮች የተሠራጨ ሲሆን በታሪክ ለመጀመሪያም ጊዜ በአዲሱ የትዕይንተ መሳታዋት (television) ታይቷል። ፲፱፻፴፰ ዓ/ም - የኢጣልያ ሕዝብ በጣለው የድምጽ ምርጫ የንጉዛታዊ ሥርዓትን ትቶ አገሪቱ የሪፑብሊካዊ አስተዳደር እንድትከተል አደረገ። የቀድሞው ንጉሥ ዳግማዊ ኡምቤርቶ አገር ለቅቀው ተሰደዱ። መርስዔ ኀዘን ወልደ ቂርቆስ፣ ዕለታዊ የታሪክ ድርጊት - የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን የመጀመሪያው ፓትረያርክ (፲፱፻፶፩ ዓ/ም) (እንግሊዝኛ) http:// http://en.wikipedia.org/wiki/June_2 (እንግሊዝኛ) http://news.bbc.co.uk/onthisday/hi/dates/stories/june/2/newsid_2654000/2654501.stm"} {"id": "22950", "contents": "ግንቦት ፳፰ ቀን፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪፻፷፰ኛው ዕለት ሲሆን፤ የፀደይ (በልግ)ወቅት ፷፫ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፺፰ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፺፯ ቀናት ይቀራሉ። ፲፱፻፶፱ ዓ/ም - የእስራኤል አየር ኃይል የግብጽን፤ የዮርዳኖስን እና የሶርያን አየር ኃይል በቦምብ ሲደበድብ “የመካከለኛው ምሥራቅ የስድስት ቀን ጦርነት” ተቀጣጠለ። በዚህ ጥቃት ግብጽ አራት መቶ ያህል የጦር አየር ዠበቦች ሲወድሙባት፤ የዮርዳኖስ እና የሶርያ አየር ኃይሎች ከሞላ ጎደል ተደምስሰዋል። ፲፱፻፷ ዓ/ም - በአሜሪካ የፕሬዚደንት ምርጫ የዴሞክራት ቡድን እጩ የነበሩት ሮበርት ፍራንሲስ ኬኔዲ በነፍሰ ገዳይ ጥይት ሎስ አንጀለስ ከተማ ላይ ተመተው ነፍሳቸውን ለማዳን የሕክምና እርዳታ ሲቀበሉ አደሩ። ዳሩ ግን በማግሥቱ ግንቦት ፳፱ ቀን ሕይወታቸው አልፋለች። ፲፱፻፺፮ ዓ/ም - ፵ኛው የአሜሪካ ፕሬዚደንት ሮናልድ ሬጋን በተወለዱ በ ፺፫ ዓመታቸው አረፉ። (እንግሊዝኛ) http://news.bbc.co.uk/onthisday/hi/dates/stories/june/5/newsid_2654000/2654251.stm (እንግሊዝኛ) http://news.bbc.co.uk/onthisday/hi/dates/stories/june/5/newsid_2658000/2658877.stm (እንግሊዝኛ) http://en.wikipedia.org/wiki/June_5"} {"id": "22998", "contents": "ካርሎስ አርኖልዶ ሳልሲዶ ፍሎሬስ (መጋቢት ፳፬ ቀን ፲፱፻፸፪ ዓ.ም. ተወለደ) ሜክሲካዊ እግር ኳስ ተጫዋች ነው። በአሁኑ ጊዜ በፕሪሚየር ሊግ ለሚሳተፈው ፉልሃም በተከላካይነት ይጫወታል። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "23028", "contents": "በርበር ማርያም በጥንቱ የጋሞ ግዛት ውስጥ ይገኝ የነበር ቤተክርስቲያንና ተራራ ስም ነው። በቀዳማዊ አፄ ምኒሊክ ከክርስቶስ ልደት በፍት በ960ዎቹ ሙኩራበ አይሁድ ሆና እንደተቆረቆረች፣በ328ዓ.ም በሮም ንጉሥ ቆስጢንጢኖስ እና የኢትዮጵያ ንጉሥ አፃ እዛና ዘመን የሐዲስ ኪዳን ሥርዓት ተቀበለች፣በ526ዓ.ም በአቡነ አረጋዊ በቅዱስ ያሬድ ክርስትና እንደገና አጠናከሩ፡፡በ1522ዓ.ም በአፄ ልብነ ድንግል እንደተገደመች የተመዘገበው ይህ ቤተክርስቲያን ከ16ኛው ክፍለ ዘመን ጀምሮ ከጥቅም ውጭ ሆን ሳለ በ1886 ዓ.ም. ራስ ወልደ ጊዮርጊስ አክባቢውን ሲቆጣጠሩ እንደገና ሊያንሰራራ ችሏል። ቤተ ክርስቲያኑ የሚገኝበት በርበር ማርያም ተራራ 2750 ሜተር ክፍታ ሲኖረው፣ ከአባያ ሐይቅ በስተምዕራብ ይገኛል። የፈረንሳዩ ቅርስ ተማሪ ቻቆት እንደዘገበ፣ የጥንቱ ቤተክርስቲያን በ1530ዓ.ም. በግራኙ መሪ ሙጃሂድ/ግራኝ መሐመድ የተቃጠለ ሲሆን በአሁኑ ወቅት የጥንቱ ቤተክርስቲያን ቅሪት በቦታው አይገኝም ብሏል። አባ ባሕርይ የተሰኙት የኦሮሞን ታሪክ የጻፉ መነኩሴ፣ ወደ ዓፄ ሠርፀ ድንግል አገልግሎት የገቡት ከዚሁ ቦታ መወረርና መሰደድ በኋላ ነበር ። በዚህ ሁኔታ አካባቢው ለ239 ዓመት ከቆየ በኋላ፣ የአካባቢው ሰዎች በአቅራቢያ በሚገኙ ዋሻወች ውስጥ የደበቋቸው የቤተክርስቲያን መገልገያ እቃዎች፣ ታቦታት፣ ጥንታዊ መጽሐፎች በ18ኛው ክፍለ ዘመን እንደገና ሊገኙ ችለዋል። በዘመነ መሳፍት ማግስት በ1769ዓ.ም እንደጥንቱ እንደገና በርበር ተራራው ላይ ተሠርቷል፡፡ በተጨማሪ ዳግማዊ ዓፄ ምኒልክ የዚህ የጥንቱ መጽሕፍት ግልባጭ እንዲጻፍና፣ እንድጠነክር ተደረገ፡፡ በደጊሞተ ላይ በጠፋው ቤተክርስቲያን ቦታ አዲስ ቤተክርስቲያን በ1870ዓ.ም እንዲሰራ እንዳደረጉ የንጉሱ ዜና መዋዕል ያትታል። አፄ ምንሊክ በነበሩበት ዘመን ቤተክርስቲያኑ ድረስ የተጓዙ ሲሆን፣ በዚያ ዘመን ይገኝ የነበረው የወርቅና የብር ቅርሳቅርስ እንዲሁም የነገስታት ተክሊል አሁን ተመዝብሮ ጠፍቷል። (እንግሊዝኛ)http://www.eotc-mkidusan.org/English/SaintsAndHolly/index_February19_2009.htm (እንግሊዝኛ)http://wikimapia.org/#lat=6.322334&lon=37.64703&z=18&l=0&m=b የብርብር ማርያም ካርታ በ1682 ዓ.ም. የተሳለ የኢትዮጵያ ካርታ ገሙን በመጨረሻ የኢትዮጵያ ደቡባዊ ክፍልነት ያሳያል ^ መጽሐፈ ታሪክ ዘሀገረ ገሞ ^ Caquot André."} {"id": "23052", "contents": "ፊታውራሪ ተክለ ሐዋርያት ተክለ ማርያም የኢትዮጵያ የሥነ ጽሑፍና የመንግሥት ሰው ነበሩ። ለጊዜ የጅጅጋ እና የጨርጨር በአገረ ገዥነት ካገለገሉ በኋላ፣ በጅሮንድ (በኋላ ፊታውራሪ) ተክለ ሐዋርያት በ1923 ዓም ከኢትዮጵያ ሕገ መንግሥት ደራሲዎች ዋናው ሆኑ። አጼ ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ በጻፉት ሕይወቴና የኢትዮጵያ እርምጃ ውስጥ አንድ ወሳኝ ምዕራፍ ፴ «የሕገ መንግሥትን ትርጓሜ ስለ ማስረዳት።» በሙሉ ከበጅሮንድ ተክለ ሐዋርያት ቃላት ጠቀሱዋቸው። በዚህም ሰዓት ለጥቂት ወሮች በጅሮንድ ተክለ ሐዋርያት የገንዘብ ሚኒስትር ሆነው አገለገሉ። ለጊዜም የኢትዮጵያ መላክተኛ በብሪታኒያ ሆነዋል። ከሕይወቴና ምዕራፍ ፴ ጠቃሚ የሆነ አጭር ጥቅስ ይከተላል፦ «ሰው እንዲጠቀምበት የሚፈቀድለት ነገር ሁሉ የጥቅም መብት ተብሏል። ይኸውም የጥቅም መብት በሁለት ዋና ክፍል ይለያያል። ፩ኛ ፡ የግል ጥቅም ለያንዳንዱ ሰው በነፍስ ወከፍነት ለየራሱ የሚሆን ነው። ፪ኛ ፡ የመተባበር ጥቅም ለሕዝቡ ሁሉ በሙሉ ለኢትዮጵያም ለአንድነትዋ የሚሆን ነው። የግልም የመተባበርም አሳብ በሦስት ዓይነት ሊሆን ይችላል። ፩ኛ ፡ የትዳር ጥቅም (ሀብት) ፪ኛ ፡ የአእምሮ ጥቅም (ዕውቀት) ፫ኛ ፡ የልቡና ጥቅም (ፍቅርና ሃይማኖት) «ለነዚህ ለተነገሩት በግልም በመተባበርም ለሚሆኑት ጥቅሞች ሁሉ ለደምሳሹ አሳብ ጃንሆይ ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ሕግ ሰጥተዋል። ዝርዝር ለሚሆነው አሳብ ግን አማካሪዎች በምክር ቤት በጉባኤ እያሰናዱ እንዲያቀርቡላቸው ከላይ እንዳሳየነው የመንግሥት አቋቋም መሠረት ሕገ መንግሥት የተባለውን ተክለዋል።» (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "23094", "contents": "ሚካኤል አምቦ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ከአለት የተፈለፈ ቤተ ክርስቲያን ነው።"} {"id": "23106", "contents": "ታምረ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ከአለት የተፈለፈ ቤተ ክርስቲያን ነው።"} {"id": "23112", "contents": "አሎባር ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ከአለት የተፈለፈ ቤተ ክርስቲያን ነው።"} {"id": "31314", "contents": "ኮብጣክ ኮኤል ብሬግ በአይርላንድ አፈ ታሪክ ከ364 እስከ 314 ዓክልበ. ድረስ የአየርላንድ ከፍተኛ ነጉሥ ነበር። የአይርላንድ ታሪኮች እንዳሉት የኮብጣኽ ዘመን ለ50 ዓመታት ቆየ። በሌቦር ጋባላ ኤረን አቆጣጠር ዘንድ፣ በግብጽ ፈርዖን በጥሊሞስ ፊላዴልፎስ ዘመን (289-254 ዓክልበ.) ገዛ፤ በሌላ ቦታ ግን ኮብጣኽ የሞተበት በልደት በዓል 307 አመት ከክርስቶስ ልደት በፊት (1 እ.ኤ.አ. ወይም ታህሳስ 7 ዓክልበ. እንደ ተቆጠረ) ይለናል። ይህም የድሮ መቆጠሪያ የላውድ አቆጣጠሮች (1014 ዓም ተቀነባብሮ) ይመስላል። በኋላ የነገሠው የሩድራይጌ ማክ ሲጥሪጊ ዘመን 70 አመታት ሳይሆን 30 ዓመት ብቻ ከሆነ (111-81 ዓክልበ.) ድምሩ ልክ ይሆናል። በ17ኛው ክፍለ ዘመን የታተመው የአራት ሊቃውንት ዜና መዋዕል እንደ ቆጠረው ግን፣ የኮብጣኽ ዘመን ከ600 እስከ 550 ድረስ ነበረ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "23130", "contents": "ስለንጉሡ ለመረድት ልብነ ድንግልን ይዩ። አጼ ልብነ ድንግል ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ከአለት የተፈለፈ ቤተ ክርስቲያን ነው።"} {"id": "35256", "contents": "የዲጂታል ዑደት እምንለው የ ስታቲክ ዲሲፕሊን ን የሚቀበል ማናቸውም ዓይነት የዑደት አይነትን ነው። የዲጂታል ዑደት ከአናሎግ የኤሌክትሪክ ዑደት እሚለየው በተወሰኑና የአምክንዮ ትርጓሜ ባላቸው ሲግናሎች ብቻ መስራቱ ነው። ይህን እሚፈጽመው ያልተቆራረጡ የአናሎግ ሲግናሎችን በመከፋፈል፣ ለምሳሌ ከተወሰነ ቮልቴጅ በላይ ያሉትን ቮልቴጆች እንደ አምክንዮ እውነት (1) በመውሰድ እና ከተወሰነ ቮልቴጅ በታች ያሉትን ደግሞ እንደ አመክንዮ ውሸት በመውሰድ ነው። ሆኖም ግን ለምሳሌ ከ0ቮልት እስከ 5 ቮልት ያሉትን ዋጋወች ከፍለን ከ0-2.5ቮልት ያሉትን ውሸት እንዲወክሉ ብናደርግና ከ 2.5001ቮልት - 5ቮልት ያሉትን እውነት ን እንዲወክሉ ብናደርግ፣ ምንም እንኳ ስሜት ቢሰጥም፣ እነዚህን ቮልቴጆች በመጠቀም መልዕክት ለመላክ ብንሞክር፣ ትንሽ እንኳ ኖይዝ (ግርግር ቮልቴጅ) በመሃከል ከገባ አንዱን ቮልቴጅ ወደሌላው በመቀየር የተላከውን መልዕክት ያዛባል። ያ እንዳይሆን በመሃል ቀዳዳ ማበጀት አንዱ መልዕክት ወደሌላው መልዕክት እንዳይቀየር ይረዳል። ለምሳሌ ከ 0-1.5ቮልት ያለውን ውሸት ብንል እና ከ 3.5-5ቮልት ያለውን እውነት ብንል፣ በሁለቱ ዋጋወች መካከል የ2ቮልት ልዩነት ስላለ በቀላሉ አንዱን ዋጋ ወደሌላው መቀየር አይቻልም። ስለሆነም ከአንድ የድጅታል ስርዓት ክፍል ወደ ሌላ መልዕክት ሳይዛባ ለማስተላለፍ ይቻላል። ስለሆነም በብሊዮኖች የሚቆጠር ክፍል ያለው አንድ ኮምፒዩተር ያለምንም ስህተት ስሌትን ለመፈጸም ይችላል። ስታቲክ ዲሲፕሊን የሁሉ ዲጂታል ዑደቶች ባህርይ ነው። ዋናው መሪ ሃሳቡም እንዲህ ይላል፦ በአንድ የዲጂታል ዑደት ውስጥ መልዕክት የሚልኩ ክፍሎች ወግ አጥባቂ መሆን አለባቸው፣ በአንጻሩ መልዕክት የሚቀበሉ ክፍሎች ለዘብተኛ መሆን አለባቸው። የዚህ መሪ ሃሳብ ዋና ዓላማ በዲጂታል ዑደት አካላት ውስጥ መረጃ ልውውጥ ሲኖር፣ በመሃሉ በሚገባ ኖይዝ (ግርግር) ምክንያት መልዕክቱ እንዳይቀየር ነው። ይህን መሪ ሃሳብ ኤሌክትሪክ ቮልቴጅ ለመተግበር 4 ቮልቴጆች ያስፈልጋሉ። የመጀመሪያዎቹ ሁለት ቮልቴጆች ViL እና ViH ሲሆን የላኪውን የዲጂታል መሳሪያ የ'ውሸት እና እውነት መለያ ቮልቴጆችን ይወክላሉ። ማለት፣ ለምሳሌ ከ0-ViL ያሉት እንደ ውሸት ሲቆጠሩ፤ ከViH-5 ያሉት ደግሞ እንደ እውነት ይቆጠራሉ። በአንጻሩ፣ ከ0-VoL ያለው ክፍተት እንደ ተቀባዩ መሳሪያ ውሸት ሲተረጎም፣ ከVoH-5 ያለው እንደ ተቀባዩ መሳሪያ እውነት ይተረጎማል። የዚህ ተግባር ዋና አላማ በመረጃ ልውውጥ ጊዜ የሚገባ ግርግር፣ አጠቃላይ መልዕክቱን እንዳይረብሽ ለማድረግ ነው። ስለሆነም ምንቢዜም ከ0-ViL ያለው ክፍተት ከ0-VoL ካለው ያንሳል፣ ለዚህ ምክንያቱ ከመጭው መልዕክት ላይ ሊደረብ የሚችልን ማናቸውን ግርግር ለመቋቋም ነው። ላኪ ተቀባይ 0 ----> አመክንዮ 0 0 VoL ------> አመክንዮ 0 ----------------------------------------- ViL -------------------------------------- --------------->ያልተተረጎመ -----> ያልተተረጎመ -------------------------------------- ViH ----------------------------------------- VoH 5 ---> አመክንዮ 1 5 ---------> አመክንዮ 1"} {"id": "38820", "contents": "ሰወይና በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው። {{አቀማመጥ |align=center ሰወይና በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "38826", "contents": "ሳዮ በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው። {{አቀማመጥ |align=center ሳዮ በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "23286", "contents": "ታሪክ ዘአጽናፍ ሰገድ ዳግም ዘረከብነ በካልዕ ብሔር የቀዳማዊ አጼ ዮሐንስን ዜና ውሎ የሚተርክ አጭር ጽሑፍ ነው። ይሄ እንግዴህ ከረጅሙ፣ የቀዳማዊ ዓፄ ዮሐንስ ዜና መዋዕል የተለየና 2 ገጽ ብቻ ያለው መጽሐፍ ነው። ከታች በግዕዝና በፈረንሳይኛ ቀርቧል።"} {"id": "30780", "contents": "ሓዛጋ በመካከለኛው ኤርትራ፣ በቀድሞው ሀማሴን ግዛት ስር ያለች አነስተኛ መንደር ናት። ከአስመራ 13 ማይ ሰሜን ምዕራብ ፣ ከከረን 35 ማይል ደቡብ ምስራቅ ስትገኝ፣ በአካባቢው ሙሉ በሙሎ ትግርኛ ቋንቋ ሲነገር ነዋሪዎቹም በሙሎ ክርስቲያን እንደሆኑ ይጠቀሳል። በሓዛጋ ውስጥ አንድ የካቶሊክ እና አንድ የኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያኖች በአሁኑ ጊዜ ይገኛሉ። ሓዛጋ እና ጻዛጋ በርስ በርስ ፉክክር ሀማሴንን ከ17ኛው ክፍለ ዘመን ጀምረው እንዳስተዳደሩ ይጠቀሳል። የሀማሴን የመጨረሻው አስተዳዳሪ ከሓዛጋ ሲመነጩ፣ ስማቸውም ደጃዝማች ወልደሚካኤል ሰለሞን ይሰኛል። ሓዛጋ በ1900 ዓ.ም."} {"id": "31446", "contents": "'ዦው ዪ (ጂ ሤ) የ ቻይና ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31452", "contents": "'ዦው ጂንግ (ጂ ጒ) የ ቻይና ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31470", "contents": "ጅዮንግ (ቻይንኛ፦ 扃) በጥንታዊ ቻይና የሥያ ሥርወ መንግሥት ዘመን ንጉሥ ነበር። የቀርከሃ ዜና መዋዕል በተባለው ጽሑፍ ዘንድ፣ ለዘመኑ የተዘገበው እንዲህ ነው፦ በ1687 ዓክልበ. ግድም ትልቅ ወንድሙ ቡ ጅያንግ ዘውዱን በፈቃድ ትቶ ጅዮንግ ተከተለው። በ፲ኛው ዓመት (1678 ዓክልበ. ግ.) በ ጅያንግ ዓረፈ። በ፲፰ኛው ዓመት 1669 ዓክልበ.ግ. ጅዮንግ ዓረፈና ልጁ ጂን ተከተለው።"} {"id": "38850", "contents": "ባቢሌ (ወረዳ) በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው። {{አቀማመጥ |align=center ባቢሌ (ወረዳ) በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "38862", "contents": "ኖሌ ካባ በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው። {{አቀማመጥ |align=center ኖሌ ካባ በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "42828", "contents": "ማሮን በግሪክ አፈ ታሪክ የማሮኔያ ከተማ መሥራች ነበር። በሆሜር ዘንድ በኦዲሴዎስ ዘመን (12ኛው ክፍለ ዘመን ዓክልበ. ግድም) ተገኘ፤ በዲዮዶሮስ ታሪክ ግን ከዚያ በፊት በኦሲሪስ አፒስ ዘመን (21ኛው ክፍለ ዘመን ዓክልበ. ግድም) የኖረው ሲሆን የአፒስ ሻለቃ ነበር። አፒስ ሊኩርጉስ (የጥራክያ ንጉሥ) ከገደለው በኋላ ለማሮን አደራ አገሩን ከዳኑብ ወንዝ እስከ ደማስቆ ድረስ እንደ ሰጠው ደግሞ ይባላል።"} {"id": "43968", "contents": "ንግስተ ሳባ የጥበቡ ወርቅዬ አልበም ነው።"} {"id": "44010", "contents": "ሻርላግ በአካድ ንጉሥ ሻርካሊሻሪ ዘመን የጉታውያን ንጉሥ ነበረ። ይህ የሚታወቀው ከሻርካሊሻሪ የዓመት ስም፣ «ሻርካሊሻሪ የጣኦታት ቤተ መቅደስ በባቢሎን ሠርቶ የጉቲዩም ንጉሥ ሻርላግን የማረከበት ዓመት» ነው። ይህ ዓመት ምናልባት 2020 ዓክልበ. አካባቢ ነበር (ኡልትራ አጭር አቆጣጠር)። በሱመራውያን ነገሥታት ዝርዝር ደግሞ ከጉታውያን ከተዘረዘሩት ነገሥታት የ፪ኛው ስም «ዛርላጋብ» ወይም «ሳርላጋብ» ሲሆን ለ፮ ዓመታት ንጉሥነቱን እንደያዘ ይላል። በአንድ አስተሳሰብ ዘንድ ይህ ሳርላጋብ ምናልባት በሻርካሊሻሪ ዘመን የተማረከው ሻርላግ ይሆናል።"} {"id": "38880", "contents": "አይራ ጉሊሶ በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው። {{አቀማመጥ |align=center አይራ ጉሊሶ በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "36282", "contents": "የብራዚል እግር ኳስ ኮንፌዴሬሽን (ፖርቱጊዝ፦ Confederação Brasileira de Futebol, CBF) የብራዚል እግር ኳስ አስተዳዳሪ አካል ነው። ማህበሩ የብራዚል ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድንንና የተለያዩ ብሔራዊ ውድድሮችን ያዘጋጃል። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "44094", "contents": "ኢግሪሽ-ሐላብ ወይም ኢግሪሽ-ሐላም ከ2127-2115 ዓክልበ. ግድም የኤብላ ንጉሥ ነበር። የኤብላ ጽላቶች የተባሉት ሰነዶች ክምችት ከርሱ ዘመን ጀምሮ ይታወቃል። የኤብላ ግዛት ያንጊዜ በሶርያ አካባቢ ሰፊ ነበር። የማሪ ንጉሥ ኢብሉል-ኢል ግን በተወዳዳሪው በኤብላ ላይ ጦርነት እየሠራ ከኤብላ አንዳንድ መንደሮች ያዘ። የኢግሪሽ-ሐላብ ንግሥት «ከስዱት» ስትሆን ልጃቸው ኢርካብ-ዳሙ ወደ ዙፋኑ ተከተለው። ሴት ልጃቸው ሳኒብ-ዱሉም ተባለች።"} {"id": "44178", "contents": "ሥዮንግ-ኑ (ቻይንኛ፦ 匈奴) በጥንታዊ ሞንጎሊያ አካባቢ የተገኘ ብሔር ነበር። በተለይ በዚያ ስም ከ225 ዓክልበ. እና 400 ዓ.ም. መካከል በቻይና መዝገቦች በኩል ይታወቃሉ። ከዚህ በኋላ አውሮፓን የወረረው የሆኖች ብሔር ከሥዮንግኑ እንደ ወጡ ይመስላል። በጠቅላላ ምንም ጽሕፈት ስላልነበራቸው መዝገቦች መጻፍ አልቻሉም ነበር። ሆኖም አለቆቹ በቻይና ጽሕፈት ወይም የኦርኾን ጽሕፈት በመሰለ ፊደል አይነት መልዕክት እንደ ጻፉ ተብሏል።"} {"id": "43314", "contents": "ፕላሤቦ /placebo/- ቃልበቃል ከሮማይስጥ ሲተረጐም \"ደስ አለኝ\" ማለት ሲሆን በሕክምና መሰክ በሽተኞችን በአስመስሎሽ መድሀኒት ለማከም የሚደረግ ሂደት ነው። (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "43320", "contents": "ሻህሩኽ ኻን (ሂንዲ ፡ शाहरुख़ ख़ान) ህንዳዊ ተዋናይ ናቸው። ዲቫና ካራን አርጁን ዲልቫሌ ዱልሃኒያ ሌ ጃዬንጌ ኩች ኩች ሆታ ሄ ዴቭዳስ ቪር-ዛራ ኦም ሻንቲ ኦም ችናይ ኤክስፕሬስ"} {"id": "44310", "contents": "C / c በላቲን አልፋቤት ሦስተኛው ፊደል ነው። የ«C» መነሻ ከቅድመ-ሴማዊ ጽሕፈት «ግመል» እንደ ሆነ ይታስባል። በዚህ ጽሕፈት ፊደሉ የግመል ወይም የሚጣል ምርኩዝ ስዕል መስለ። ለምርኩዙም ተመሳሳይ የግብጽ ሀይሮግሊፍ ነበር። ቅርጹ ከዚያ በፊንቄ (ከነዓን) ሰዎች ተለማ፣ ከዚህም በግሪክ አልፋቤት «ጋማ» (Γ γ) ደረሰ። የነዚህ ፊደላት ሁሉ ድምጽ «ግ» ነበረ። በኤትሩስክኛ ግን «ግ» የሚለው ድምጽ ስላልተለየ፣ ይህ ፊደል C እንደ K ለ«ክ» ይጠቅማቸው ነበር። የላቲን ሰዎች በፊደላቸው ደግሞ በመጀመርያ C እንደ «ግ» ወይም «ክ» ሊወክል ቻለ። በ230 ዓክልበ."} {"id": "44352", "contents": "አመኒ ቀማው ላይኛ ግብጽ በ2ኛው ጨለማ ዘመን (13ኛው ሥርወ መንግሥት) ከ1808 እስከ 1806 ዓክልበ. ግድም ድረስ የገዛ ፈርዖን ነበረ። የሰኸምካሬ 5 አመነምሃት ተከታይ ነበረ። ስሙ ከቶሪኖ ቀኖና ነገስታት ዝርዝር ጠፍቶ ቢሆንም፣ የግብጽ ታሪክ ሊቅ ኪም ራይሆልት እንደሚያስረዳው የ፭ አመነምሃት ልጅና ተከታይ ይሆናል። ስያሜው «አመኒ ቀማው» ማለት «የአመኒ ልጅ ቀማው» ይመስለዋል፤ ይህም «አመኒ» ማለት ፭ አመነምሃት እንደ ነበር ይመስላል። የሚታወቀው ሀረሙ በ1949 ዓ.ም. በዳሹር ስለ ተገኘ ነው። በራይሆልት አስተሳሰብ፣ የአመኒ ቀማው ተከታይ ሆተፒብሬ ይሆናል። የሆተፒብሬ ሌላ ስም «ቀማው ሲሃርነጅሀሪተፍ» ሲሆን ማለቱ በራይሆልት ዘንድ «የቀማው ልጅ ሲሃርነጅሀሪተፍ» መሆን አለበት። K.S.B. Ryholt: The Political Situation in Egypt during the Second Intermediate Period, c. 1800 – 1550 BC, Carsten Niebuhr Institute Publications, vol. 20. Copenhagen: Museum Tusculanum Press, 1997 (እንግሊዝኛ)"} {"id": "39054", "contents": "ሁጎ ራፋኤል ቻቬዝ ፍሪያስ ፶፪ኛ የቬኔዝዌላ ፕሬዚዳንት ነበሩ። ከ1954 እስከ 2013 እ.ኤ.አ. የኖረ የቬንዝዌላ መሪ ሲሆን በጸረ-ኢምፔርያሊስት አቋሙና የቬንዝዌላን የነዳጅ ሀብት ድሆችን ለመደጐም በማዋል ከፍተኛ እውቅና አግኝተዋል።ሁጐ ቻቬስ በማርች 2013 በሞት ቢለዩም በጸረ-ኢምፔሪያሊስት አቋማቸው የቬንዝዌላ ህዝብና የአለም መሪ አድርገው የሚያዩአቸው ጥቂት አይደሉም። /የአሜሪካ ጠላት ተሰናበተ/ ያሉት በአሜሪካ መገናኛ ብዙሀን አዕምሮአቸው/ የታጠበባቸው/ሰዎች እንጂ ቻቬዝ የአሜሪካ ጠላት ሳይሆኑ የዋሽንግተን ኢ-ፍትሃዊነት፤በውሸትና በወታደራዊ ወረራ፤በቦምብ በመደብደብና በጠብ ጫሪነት የተዋቀረው የአሜሪካ የውጭ ፖሊሲ ጠላት ነበሩ በማለት ይገልጿቸዋል።ቻቬዝ በአቋማቸው በምእራባውያን መሪዎች ቢጠሉም በቻይና፤ በሩስያ፤በብራዚልና በሌሎችም ሀገሮች የክብር ዶክትሬት ማዕረግ ተሰጥቶአቸዋል።ቻቬዝ ከነዳጅ በሚገኘው ገቢ የናጠጡ ሀብታም ሊሆኑና የአሜሪካ አሻንጉሊት በመሆን ክብር ሊያገኙ ይችሉ ነበር። ከዚህ ይልቅ ከነዳጅ የሚገኘው ገቢ ለዝቅተኛው መደብ እንዲደርስ በማድረግ ለሶስት ጊዜ እንደተመረጡት የኢኳዶር ፕሬዝደንት ራፋኤል ኮሬያ ፤ ከአሜራካ በተቃራኒ በመቆም ለጁልያን አሳንጌ የፖለቲካ ጥገኝነት እንደሰጡት ኤቮ ሞራሌስ እውነተኛ መሪ እንደሆኑ የቬንዙዌላ ህዝብ ተቀብሎአቸዋል ይላሉ። የቬንዝዌላ ህዝብ እየወደዳቸው በሄደ ቍጥር የምእራቡ ፖለቲካና መገናኛ ብዙሀን ሴጣን ሊያስመስሏቸው ጥረዋል።ከዋሽንግተን በተቃራኒ መቆም ዋጋያስከፍላል።በ2002 በሲ አይ ኤ ተቀነባብራል የሚባል የመንግስት ግልበጣ ተሞክሮባቸዋል።"} {"id": "45630", "contents": "ስቲግማ (στίγμα) በመጀመርያ በግሪክኛ ቋንቋ «ምልክት»፣ «ነጥብ» ማለት ነበር። የማተሚያ መሣርያ ከተፈጠረ ጀምሮ፣ በግሪክኛ ሁለት የተያያዙ ፊደላት ለመጻፍ አንዳንድ ligature («ሊጋቹር» ወይም የተያያዘ ፊደል) ይጠቀም ነበር። ከነዚህ አንዱ ሊጋቹር የፊደሎች «σ» (ሲግማ) እና «τ» (ታው) አንድላይ ሲታዩ በ«στ» ፋንታ የተያያዘው ፊደል «ϛ» («ስቲግማ») ተባለ። ስሙ የተነሣ በከፊል የቃሉ ፍች «ምልክት» ስለ ሆነ፣ በከፊልም የ«ስ» እና «ት» ድምጾች ለማመልከት «ሲግማ» የሚለውንም ስም ለመምሰል ነበር። በዚህ ደረጃ፣ የ«ስቲግማ» ቅርጽ እና የ«ዲጋማ» ቅርጽ ተመሳሳይ ነበሩ። የ«ዲጋማ» ታሪክ ግን ከ፮ናው ሴማዊው ፊደል ዋው ነበር። በጥንት ይህ ተናባቢ ግሪክኛን ለመጻፍ የማያስፈልግ ሆነ፤ ስለዚህ ስድስተኛው ፊደል ቁጥሩን «ስድስት» ለመጻፍ ብቻ በቃ። በኋላ ትርፉ ፊደል «ዋው» ϝ ሲጻፍ፣ «ጋማ» (Γ) በመምሰሉ ስያሜው «ዲጋማ» («የሁለት ድርብ ጋማ») ሆነ። ስለዚህ ሁለቱ ምልክቶች «ስቲግማ» እና «ዲጋማ» እንደ ϛ በተጻፉበት ጊዜ፣ የቁጥሩ ስድስት ምልክት ደግሞ በግሪክኛ «ስቲግማ» ይባል ጀመር። በጊዜ ላይ፣ የ«ስቲግማ» ጥቅም በተለይ ቁጥሩን «ስድስት» (ግሪክኛ፦ /ሄክስ/) ለመጻፍ ብቻ ሆነ፣ እንጂ ለፊደላት «στ» ለማመልከት በብዛት አልታየም ነበር። ዛሬም ምልክቱ እራሱ (ϛ) አልፎ አልፎ ብቻ ስለሚታይ፣ ቁጥሩ ስድስት በዚህ ታሪክ ከ«ስቲግማ» ጋር ግንኙነት ስላገኘው፣ ቁጥሩን ስድስት ለመጻፍ በዘመናዊ ግሪክኛ በሁለቱ ፊደላት እንደ «στʹ» ይጻፋል። ከ«ስቲግማ» መጀመርያ ግሪክኛው ትርጉም («ምልክት») የተነሣ ደግሞ፣ በዘመናዊ ልሳናት «መጥፎ ይሉኝታ»፣ «መገለል»፣ «ስድብ» ወይም «እርም» የመሰሉትን ትርጉሞች አሉት። ይህ በጥንት የመተኮስ ምልክት እንደ ቅጣት ስለ ጠቀመ ነበር።"} {"id": "44382", "contents": "ናርቦን (ፈረንሳይኛ፦ Narbonne) የፈረንሳይ ከተማ ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "44388", "contents": "ኪንዳቱ ከ1901 እስከ 1878 ዓክልበ. አካባቢ (ኡልትራ አጭር አቆጣጠር) የኤላም ስሜናዊ ጐረቤት አገር ሲማሽኪ ንጉሥና በኤላም የሲማሽኪ ሥርወ መንግሥት ስድስተኛው ንጉሥ ነበር። የርሱን እና የሲማሽኪን ነገሥታት ታን-ሩሁራተር፣ ኢዳዱና ኢማዙ ሕልውና የሚያረጋግጡ ሰነዶች ከዑር-፫ አሉ። መጨረሻ ሁለቱ የኪንዳቱ ልጆች ተባሉ። በኪንዳቱ ዘመን ሲማሽኪ ለታላቁ የዑር-፫ መንግሥት ተገዥ ነበር። ከኤላም ክፍሎች ለምሳሌ የሱሳን ሸለቆ በቀጥታ ከሱመራውያን ግዛት በታች ቆሙ። በ1879 ዓክልበ. ግን ኪንዳቱ የኤላማውያንና የሲማሽኪን ኃያላት ለማዋሀድ የዑርንም ንጉሥ ኢቢ-ሲን በጭራሽ ለማሸንፍ ቻለ። ኢቢ-ሲን እንደ እስረኛ ወደ አንሻን ተጎትቶ ከታሪኩ ጠፋ። ዑር ተፈረሰ። በኪንዳቱና በኢሽቢ-ኤራ አሞራውያን መካከል የነበረው መተባበር በመጀመርያ ምናልባት በጋራ ጠላት በዑር-፫ መንግሥት ላይ ቢሆንም፣ ለእሽቢ-ኤራ ለኢሲን መጀመርያው ሥርወ መንግሥት መሥራች ክብር በኋላ የተጻፈ አንድ መዝሙር ኪንዳቱን ከመስጴጦምያ እንዳባረረው ይጠቅሳል። የኤላማውያን-ሲማሽኪ አስተዳደር እንግዲህ ለአጭር ጊዜ ነበር። ልጁ ኢዳዱ እንደ ተከተለው ይሆናል። ^ Arsacids and Sassanians. M.Rahim Shayegan 2011 ISBN 978-0-521-76641-8 ^ The Oxford handbook of Iranian history. Touraj Daryaee. ISBN 978-0-19-973215-9"} {"id": "47448", "contents": "ድሚትሪ መድቬደቭ (1958- ) ከ2004 ዓም. ጀምሮ የሩስያ ጠቅላይ ሚኒስትር ሆነዋል። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "39294", "contents": ""} {"id": "39624", "contents": "ዳንኤል መኮንን ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ሃዋርያ በሚል ማዕረግ መጠራት የጀመሩ የፕሮቴስታንት መጋቢ ሆነው ለሃምሳ ዓመታት ገደማ ያገለገሉ ሰው ናቸው።"} {"id": "39714", "contents": "ቭራሆቪቸ ከቼክ ሪፐብሊክ በኦሎሙክ ክልል ከፕራሰታጆፈ አቅራቢያ የምትገኝ ከተማ ናት። ይቺ ከተማ የፕራሰታጆፈ አስተዳደራዊ ክፈል ናት። ሶስት ሺ አራት መቶ አቅራቢ የሚሆኑ ንዋሪዎች አሉአት። በዚች ክተማ ውስጥ ቅዱሰ ቦቶሎሚያ ቤተ ክሪስቲያን ፣ ፖስታ ቤት እና ጥቂት መጠጥ ቤቶች ይገኛሉ።"} {"id": "40194", "contents": "ሮድኢ (ዕብራይስጥ፦ דודנים /ዶዳኒም/ ወይም רודנים /ሮዳኒም/፤ ግሪክኛ፦ Ρόδιοι /ሮዲዮይ/) በኦሪት ዘፍጥረት 10:4 ፩ ዜና መዋዕል 1:7 መሠረት የያዋን ያፌት ፬ኛ ልጅ ነበር። በሳምራዊው ትርጉምና በአንዳንድ ዕብራይስጥ ቅጂ ስሙ ሮዳኒም ተጽፎ መታወቂያው የሩድ (ግሪክኛ፦ ሮዶስ) ደሴት ሰዎች አባት እንደ ነበር ይገመታል። እንዲሁም በግሪክኛው ትርጉም ሮዲዮይ ሲባል ይህም ማለት የሩድ ሰዎች ሊሆን ይችላል። በዕብራይስጥም ይህ «ሮዳኒም» የያዋን ልጅ ስም ቢሆንም «-ኢም» የሚለው መድረሻ ብዙ ጊዜ ለብዙ ቁጥር (ለብሔር ስም) ይጠቀማል። በሌላ አስተሳሰብ ፈረንሳያዊው ምሁር ሳሙኤል ቦሻር «ሮዳኒም» በደቡብ ፈረንሳይ ካለው ከሮን ወንዝ (በጥንት፦ «ሮዳኑስ ወንዝ») ስም ጋር ግንኙነት እንደ ነበር አሰቡ። በሌላ በኩል ዶዳኒም የሚለው አጻጻፍ በብዙዎች ቅጂዎች በመገኘቱ፣ ግንኙነት ከዶዶና በኤጲሮስ (ስሜን-ሜራብ ግሪክ እና አልባኒያ) ወይም ደግሞ ከዳርዳኒያ (የዛሬው ኮሶቮ አካባቢ) ጋር እንዳለው ታስቧል። እነዚህ አገሮች በግሪኮችና በእልዋሪቆን መካከል ነበሩ። ዳርዳኖይ የሚባል ብሔር በሆሜር ዘንድ በትሮአስ ወገን ተዋጉ። በግብጽም መዝገቦች «ዳርዳናዩ» የተባለ ግሪካዊ ብሔር በ፫ አመንሆተፕ ዘመን (1394-1355 አክልበ.) ሲጠቀስ፤ በኋላ ደግሞ በቃዴሽ ውግያ (1283 ዓክልበ.) «ዳኑኒም» የተባለ ጎሣ በኬጢያውያን ወገን ተዋጉ። እነዚህ ሕዝቦች ምናልባት ከ«ዶዳኒም» ጋር አንድላይ እንደ ሆኑ የሚያስቡ ደራስያን አሉ። በ62 ዓ.ም. ግድም የተጻፈው አይሁዳዊ መጽሐፍ «የመጽሐፍ ቅዱስ ቅርሶች» (ሐሣዊ-ፊሎ የተባለው መጽሐፍ) እንደሚለው፣ ስሙ ድዎደኒም ተብሎ ልጆቹ ኢጤብ፣ በዓጥ እና ፌኔክ ይባላሉ። ይህ መጨረሻ ልጅ ፌኔክ በባቢሎን ግንብ ወቅት የያፌት ልጆች አለቃ ሆነ (ናምሩድና ዮቅጣን ለካምና ሴም ልጆች አለቆች ሲሆኑ ነው)። ^ «መጽሐፍ ቅዱስ አዲሱ መደበኛ ትርጉም ከማጥኛ ጽሑፎች ጋራ» ስሙ «ሮዲኢ» ተጽፎ «ሮዴስ በተባለች የግሪክ ደሴት ላይ የሚኖሩትን ሕዝቦች የሚገልጽ ስም ሳይሆን አይቀርም» ሲል፣ «ሮዴስ» የሚል አጻጻፍ ከእንግሊዝኛው ትርጉም አጻጻፍ (\"Rhodes\") ተበድሯል፤ ሩድ ወይም ሮዶስ ደሴት ማለት ነው። ^ Kitchen, Kenneth A. (2003)."} {"id": "40212", "contents": "9 March በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም የካቲት 30 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "40230", "contents": "12 March በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም መጋቢት 3 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "40266", "contents": "17 March በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም መጋቢት 8 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "40368", "contents": "25 March በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም መጋቢት 16 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "45948", "contents": "ቤን 10 (እንግሊዝኛ: Ben 10) የአሜሪካ አኒሜሽን ቴሌቪዥን ትርዒት ነው።"} {"id": "45954", "contents": "2014 አመተ ምኅረት፦"} {"id": "45960", "contents": "2018 አመተ ምኅረት፦"} {"id": "45990", "contents": "ማሪኦ (በእንግሊዝኛ: Mario፣ በጃፓንኛ: マリオ) ወይም “ሱፐር ማሪኦ” (በእንግሊዝኛ: Super Mario፣ በጃፓንኛ: スーパー・マリオ) የኒንቴንዶ ልብ ወለድ ባለታሪክ ነው። የርሱ ታናሽ ወንድም ሉኢጂ (በእንግሊዝኛ: Luigi፣ በጃፓንኛ: ルイージ) ነው። ማሪዮ"} {"id": "47892", "contents": "አድሪያቲክ ባሕር በአውሮጳ ውስጥ ከጣልያንና ከባልካኖች መካከል የሚገኝ ባህር ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "47898", "contents": "የአዞቭ ባሕር በአውሮፓ ውስጥ ከጥቁር ባሕር ስሜን የሚገኝ ባሕር ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "47904", "contents": "ሁለት በተራ አቆጣጠር ከአንድ የሚከተለው ቁጥር ነው። ምልክቱ ከግዕዝ እንደ ትወረሰ ፪ ነው፣ ይህም ከግሪክ አልፋቤት ፪ኛው ፊደል ቤታ (በትንሹ «β») እንደ ተወሰደ ይታመናል። በብዙ ልሳናት የሚገኘው ምልክት 2 ከሕንዳዊ ቁጥር ምልክቶች ተደረጀ። እነዚህ ምልክቶች በአውሮፓ ከ968 እና 1550 ዓም መካከል እየተደረጁ ተቀባይነት አገኙ። ከዚያ አስቀድሞ በሮማውያን ቁጥር ምልክቶች የ«ሁለት» ምልክት «II» (ወይም «ij») ነበር።"} {"id": "47916", "contents": "ማድየ ፕረዴሽ በመካከለኛ የምትገኝ የሕንድ ክፍላገር ናት።"} {"id": "47964", "contents": "«ጉድ ታይምዝ» (Good Times) ከ1979 እ.ኤ.አ. (1971 ዓም) የሆነ የሺክ ነጠላ ዘፈን ነው። ከሦስተኛ አልበማቸው ሪስኬ ነው፤ በብዙ አገራት በዚያው አመት እስከ #1 ሥፍራ ድረስ ፈለቀ። ዘፈኑ #1 በሆነበት ወቅት፣ ከጥር 1966 ዓም ጀምሮ የተሠራጨው እጅግ ታዋቂ ቴሌቪዝን ትርዒት «ጉድ ታይምዝ» እንዳጋጣሚ ጨረሰ። ዘፈኑ ዓለም ዙሪያ ተወደደና በሂፕ-ሆፕ ሙዚቃ ከዘፈኖች ሁሉ የተቀመሰው ዜማ ሆኗል። ከዚህም ከጥቂት አመታት በሗላ ደግሞ ከቅድመኞቹ ራፕ ሙዚቃ ዘፈኖች አንዱ የሹገር ሂል ጋንግ ዘፈን «ራፐርዝ ዲላይት» የተባለው ውድ ዘፈን ከዚሁ ዜማ ከተለቀቁት ዋናው ነው። ሺክ በሮሜ 1979 እ.ኤ.አ. - ለጣልያን ቴሌቪዥን ሲያጨፍሩት"} {"id": "44502", "contents": "ነህሲ አሰህሬ ግብጽን በ፪ኛው ጨለማ ዘመን (14ኛው ሥርወ መንግሥት) በ1753 ዓክልበ. ግድም የገዛ ፈርዖን ነበረ። ነህሲ ለአጭር ዘመን (ምናልባት ፮ ወር ያህል ብቻ) ፈርዖን ሲሆን፣ ሕልውናው ከበርካታ ቅርሶች ታውቋል። ፈርዖን ከመሆኑ በፊት «የፈርዖን በኩር ልጅ» ተባለ። በአቶ ኪም ራይሆልት አሳብ አባቱና ቀዳሚው ሸሺ መዓይብሬ ነበር፤ ንግሥቱም ታቲ የኩሽ መንግሥት ልዕልት ስትሆን የልጃቸው «ነህሲ» ስም ወይም መጠሪያ በግብጽኛ «ኩሻዊ» ማለት ነው። በቶሪኖ ቀኖና ላይ ከሥርወ መንግሥቱ መጀመርያው የሚጠቀስ ቢሆን ከርሱ በፊት ስንት ቀዳሚዎች ከሰነዱ እንደ ጠፉ አይታወቅም። በራይሆልት ዘንድ ፭ ቀዳሚዎች ነበሩት። ከነህሲ በኋላ በዝርዝሩ ላይ ሃያ ያህል የፈርዖን ስሞች አሉ፤ እነዚህ ሁሉ ለአጭር ወራት የገዙ ይባላሉ። ከነዚህ ሁሉ ከ፪ ስሞች በሰተቀር አንዳችም የሚያረጋገጥ ቅርስ የላቸውም፤ ቅርስም የተገኘላቸው «መርጀፋሬ»፣ «ሰኸፐረንሬ» ብቻ ናቸው። በተጨማሪ የሚከተሉት ፈርዖኖች በቶሪኖ ዝርዝር ባይጠቀሱም ከጥቂት ቅርሶች (ጥንዚዞች) በዚህ ዘመን ያሕል እንደ ገዙ ታውቋል፦ ኑያ፣ ሽነህ፣ ሽንሽክ፣ ዋዛድ፣ ኻሙሬ፣ ያዕቆብ-ሃር። የዋዛድም መታወቂያ ምናልባት ከ«መርጀፋሬ» ጋር ሊስማማ እንደተቻለ ራይሆልት ያስባል። እነዚህ ነገሥታት ሁሉ በጣም አጭር ጊዜ ስለ ገዙ በቶሎ ሰለ ተተኩ የጌሤም አለቆች ኃይል ቶሎ ደከመ ማለት ነው። ከያዕቆብ-ሃር ዘመን በኋላ የጌሤም ኗሪዎች የራሳቸውን ፈርዖን እንዳልተፈቀዱ ይመስላል።"} {"id": "44514", "contents": "እሽመ-ዳጋን (ኢሲን) - 1850-1833 ዓክልበ. 1 እሽመ-ዳጋን - የአሦር ንጉሥ 1688-1678 ዓክልበ. 2 እሽመ-ዳጋን - የአሦር ንጉሥ"} {"id": "44544", "contents": "የኢራን እስላማዊ ሪፐብሊክ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የፋርስ እግር ኳስ አስተዳዳሪ አካል ነው። ፌዴሬሽኑ የተመሠረተው በ1946 እ.ኤ.አ. ሲሆን የፊፋ ዕውቅና ያገኘው ከ1948 እ.ኤ.አ. ጀምሮ ነው። የኢራን ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድንን ያዘጋጃል። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "48240", "contents": "ሥነ ዲበ አካል ማለት ኅልውና ያላቸው ማናቸውም ነገሮች የበላይ ጥናት ማለትነው። ዲበ አካል የሚለው ቃል ከሁለት ቃላት የመጣ ነው። ዲበ ማለት፣ በላይ ወይን ባሻገር ያለ ማለት ነው። አካል ማለት ተጨባጭ ማለት ነው። ሥለሆነም ዲበ አካል ማለት ከተጨባጩ ዓለም ባሻገርና በስተጀርባ ያለ ረቂቅ ነገር ማለት ነው። ሥነ ኑባሬ የዚህ ጥና ክፍል ነው።"} {"id": "46236", "contents": "ላብራቶሪ ማለት የተለያዩ ሙከራወችን እና ጥናታዊ ምርምሮችን በተግባር የምናከናውንበት ቦታ ማለት ነው። ታዲያ ላብራቶሪ የሜዲካል ባዮሎጅካል ኬሚካል እና ሌሎችን አይነቶች ክፍሎችን ያካተተ ነው። በዚህ ውስጥም እኛ ስለ ሜዲካል ላብራቶሪ እንገልፃለን። (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "46290", "contents": "ሴርጆ ሌዮኔ (1921 – 1981 ዓም) ታዋቂ ጣልያናዊ ፊልም ዳይሬክተር ነበረ። 1959: The Last Days of Pompeii 1961: Il Colosso di Rodi 1964: A Fistful of Dollars 1965: For a Few Dollars More 1966: The Good, the Bad and the Ugly 1968: Once Upon a Time in the West 1971: Duck, You Sucker! 1975: A Genius, Two Partners and a Dupe 1984: Once Upon a Time in America"} {"id": "48330", "contents": "የቀድሞና የወደፊቱ ንጉሥ (እንግሊዝኛ፦ The Once and Future King) በእንግሊዛዊው ደራሲ ቴረንስ ዋይት በ1950 ዓ.ም. የታተመ ልብ ወለድ መጽሐፍ ነው። (መጀመርያው ክፍል «በአለቱ ውስጥ ሰይፉ» በ1930 ዓ.ም. ታተመ።) ልብ ወለዱ ስለ አፈ ታሪካዊው የብሪቶናውያን ንጉስ አርሰር ነው። አርሰር በውነት ታሪካዊ ንጉሥ እንደ ሆነ እጅግ አጠያያቂ ቢሆንም፣ በዘመናት ላይ አያሌው ትውፊቶችና አፈታሪኮች ስለርሱ ተበዙ። (ዕውነተኛ ሰው ከሆነ ንጉሥ ሳይሆን ምናልባት በ500 ዓም ግድም በተፈጸመው በባዶን ውግያ የብሪቶኖች አለቃ ሊሆን ይቻላል።) በአንዱ ትውፊት ዘንድ ንጉሥ አርሰር በሮማይስጥ «Rex quondam rex denique» (የቀድሞና የወደፊት ንጉሥ) የሚል ጥቅስ የተጻፈለት በመሆኑ፣ የዚህ መጽሐፍ አርዕስት ከዚያ ተወሰደ። ይኸኛው መጽሐፍ ደራሲ ግን የአርሰር ታሪክ ሆን ብሎ ከሌሎች ዘመኖች ጋር እያቀላቀለ ስለ ቀኑም ፖለቲካ (በተለይም ስለ 2ኛው አለማዊ ጦርነት) ብዙ ትችቶች በማሳኩ አስቂኝና አዝናኝ ዝነኛ ጽሑፍ አቅርቧል። ድርሰቱ በሙሉ (እንግሊዝኛ)"} {"id": "44640", "contents": "ቶሪኖ (ጣልያንኛ፦ Torino) የጣልያን ከተማ ነው። ደግሞ ይዩ፡ የቶሪኖ ከፈን (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "44676", "contents": "ክለብ ናስዮናል ዴ ፉትቦል በኡራጓይ የሚገኝ የስፖርት ተቋም ነው። ክለቡ የተመሠረተው በግንቦት ፯ ቀን ፲፰፻፺፩ ዓ.ም. በተካሄደው የኡራጓይ አትሌቲክ ክለብ እና ሞንቴቪዴዎ እግር ኳስ ክለብ ውህደት ነው። ክለቡ በእግር ኳስ ላይ ቢያተኩርም በቅርጫት ኳስ፣ ፉትሳል፣ ቴኒስ፣ የብስክሌት ውድድር፣ መረብ ኳስ እና ቼስ ላይም ይሳተፋል። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "48948", "contents": "ዘ ሱፕሪምዝ ከ1951 እስከ 1969 ዓም (1959-1977 እ.ኤ.አ.) ድረስ የቆየ ዝነኛ አሜሪካዊ ሴቶች ሙዚቃ ቡድን ነበሩ። በጣም በጋለ ስሜት ሲዘፍኑ ከ1964 እስከ 1969 ድረስ በርካታ #1 ዘፈኖች ቀረጹ። 1959-1961 እ.ኤ.አ. - «ዘ ፕሪመትስ» 1961-1967 እ.ኤ.አ. - «ዘ ሱፕሪምዝ» 1967-1970 እ.ኤ.አ. - «ዳያና ሮስ ኤንድ ዘ ሱፕሪምዝ» 1970-1977 እ.ኤ.አ. - «ዘ ሱፕሪምዝ» 1964 እ.ኤ.አ. \"Where Did Our Love Go?\" \"Baby Love\" \"Come See About Me\" 1965 እ.ኤ.አ. \"Stop! In The Name Of Love\" \"Back In My Arms Again\" \"I Hear A Symphony\" 1966 እ.ኤ.አ. \"You Canot Hurry Love\" \"You Keep Me Hangin' On\" 1967 እ.ኤ.አ. \"Love is Here and Now You're Gone\" \"The Happening\" (*) 1968 እ.ኤ.አ. \"Love Child\" (*) 1969 እ.ኤ.አ. \"Some Day We'll Be Together\" (*) - እነዚህ ሁለት ዘፈኖች በዘመኑ «ሳይከደሊክ» ቄንጥ ተዘጋጁ።"} {"id": "44760", "contents": "ፒጣና በጥንታዊ አናቶሊያ (ሐቲ) ታሪክ የኩሻራ ንጉሥ ነበር። የሚታወቀው ከልጁ አኒታ አዋጅ ነው። በዚያ ሰነድ ዘንድ ፒጣና የኩሻራ ንጉሥ ሲሆን በ1662 ዓክልበ.. ግድም ካነሽን ያዘ። ያሸነፈው ንጉሥ ምናልባት ዋርሻማ ነበር። በዚያም ዓመት ልጁ አኒታ ወደ ካነሽ ዙፋን ተከተለው። «...የነሻ (ካነሽ) ንጉሥ በኩሻራ ንጉሥ ተማረከ። የኩሻራ ንጉሥ ፒጣና ከከተማው በብርታት ወጣ፤ ነሻ ከተማ በሌሊት በኃይል ያዘ። የነሻን ንጉሥ ማረከ፤ በነሻ ኗሪዎች ላይ ግን ክፋትን አላደረገም። ይልቁንም የሱ አባቶችና እናቶች አደረጋቸው። » የአኒታ አዋጅ በሕንዳዊ-አውሮፓዊ ቋንቋ በኬጥኛ ስለ ተጻፈ፣ ፒጣና «የኬጥያውያን መንግሥት» (ሂታይት) የሚባለው ግዛት መሥራች እንደ ነበር ይታመናል። ይህ ቋንቋ ከከተማው ካነሽ ስሙን «ነሺሊ» አገኘ፤ ከሐቲ ቋንቋ (ሐትኛ) የተለየ ነበረ። ኬጥኛ የተጻፈው በመስጴጦምያ በተደረጀው በኩነይፎርም ጽሕፈት ስለሆነ፣ የሕንዳዊ-አውሮጳውያን ተናጋሪዎች ከዚህ በፊት ለራሳቸው ፊደላት እንደ ፈጠሩ የሚሉ ትውፊቶች አጠያያቂ ናቸው። http://www.ganino.com/the_anitta_text የአኒታ ጽሑፍ (እንግሊዝኛ ትርጉም)"} {"id": "44778", "contents": "ክለብ ኦሊምፒያ በአሱንሲዮን፣ ፓራጓይ የሚገኝ እግር ኳስ ክለብ ነው። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "44796", "contents": "ሮዛሪዮ ሴንትራል አትሌቲክ ክለብ (እስፓንኛ፦ Club Atlético Rosario Central) በሮዛሪዮ፣ አርጀንቲና የሚገኝ የእግር ኳስ ክለብ ነው። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "44808", "contents": "ኤ.አይ.ኬ. ፎትቦል (ስዊድንኛ፦ Allmänna Idrottsklubben) በሶልና፣ ስዊድን የሚገኝ የእግር ኳስ ክለብ ነው። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "48450", "contents": "የውሃ ድብ በውሃ ውስጥ የሚኖር የደቂቅ ዘአካል ክፍለስፍን (Tardigrada) ነው። የውሃ ድብ መጀመርያ በማይክሮስኮፕ አማካኝነት በ1765 ዓም ተገኘ። አሁን ከአንድ ሺህ በላይ ዝርያዎች ታውቀዋል። ቅርጹ እና አካሄዱ በተለይ እንደ ድብ ስለመሰለ ስለዚህ ስሙ «የውሃ ድብ» ተብሏል። የውሃ ድብ ስምንት ትንንሽ እጆች አሉት። እንስሳው ከአንድ ሚሊሜትር በላይ አይረዝሙም። የአትክልት ህዋስ ይበላል፤ አንዳንድም ዝርያ የእንስሳ ህዋስ (የሌላ ደቂቅ ዘአካል) ይበላል። የውሃ ድብ በብዙ ቦታ በሳርንስት፣ በጨው አልባ ውሃ፣ በውቅያኖስም፣ ወይም በሂማላያ ተራሮች ጫፍ ቢሆንም ተገኝተዋል። ውሃ በያለበት ሁሉ ይኖራሉ። የውሃ ድብ በማናቸውም ሁኔታ ያህል ሊኖር ይችላል። ያለ ውሃ፣ የውሃ ድብ ሰውነት ይደርቃል እንጂ ለብዙ አመት አይሞትም፣ በውሃ እንደ ተመለሠ እንደገና ሕያው ይሆናል። እጅግ ከፍተኛ ሙቀት ወይም ብርድ ውስጥ ሊኖር ይችላል። እንኳን በጠፈር ጉዞ ተልኮ በጠፈር ሊኖር ይችላል።"} {"id": "44874", "contents": "ሳው ፓውሉ ከብራዚል ክፍላገራት አንዱ ሲሆን የአገሩ ዋና ኢንዱስትሪያዊ እና ኢኮኖሚያዊ ማዕከል ነው። ክፍላገሩ ለቅዱስ ጳውሎስ የተሰየመ ሲሆን በሕዝብ ቁጥር ከአገሩ ትልቁ ነው። የሳው ፓውሉ ርዕሰ ከተማ ሳው ፓውሉ በደቡብ አሜሪካ ትልቁ ከተማ ነው።"} {"id": "49224", "contents": "መላኔዥያ በኦሺያኒያ የሚገኝ የደሴቶች አውራጃ ነው።"} {"id": "49254", "contents": "ቁሳዊነት ዓለም ሙሉ በሙሉ አካላዊ ናት፣ ከዚህ ውጭ ምንም ነገር በዓለም የለም የሚል የፍልስፍና ዓይነት ነው። ይህ አስተሳሰብ ከቁስ አካላዊነት ጋር በጣም የተቀራረበ ሲሆን ትንሽ የሚለየው አቅምን እና የተፈጥሮ ኅግጋትንም ከቁስ አካላት ጋር አብሮ ስለሚቀበል ነው።"} {"id": "44892", "contents": "ቦዩስ (በጀርመንኛ Baier ባየር) በጀርመን አፈ ታሪክ ዘንድ በጥንት የጀርመን ፲፪ኛው ንጉሥ ነበረ። ከአባቱ ሄርኩሌስ አለማኑስ ዘመን በኋላ ለ60 ዓመታት (ምናልባት 1759-1699 ዓክልበ. ግድም?) ነገሠ። አቬንቲኑስ እንደ ጻፈው ንጉሥ ባየር (ቦዩስ) የባየርን ሰዎች አባት ነበር። አባቱ አለማኑስ (አልማን) ካረፈ በኋላ ከወንድሞቹ ኖሪኩስ፣ ሁኑስና ሄልቬቲዩስ መካከል ለጊዜው ትግሎች ነበሩ። ያንጊዜ በሬምስና ሉክሳምቡርግ የነገሠው ዘመዳቸው ራሙስ ዐርቆ የአልማን ግዛት አከፋፈላቸው ይላል። ከነዚህ ታናሹ ልጅ ቦዩስ ባየርንንና የጀርመን ከፍተኛ ንጉሥነቱን ተቀበለ። ዋና ከተማው «ባየርቢንግ» በኋላ «ማርቦዲንግ» አሁንም ፕራግ የሚባለው ነበር። ስሙን ለአገሩ ባየርን እንዲሁም ለቦሄሚያ (አሁን ቼክ ሪፐብሊክ) የሰጠው ይባላል። በተጨማሪ ከተሞች በባየርብሩን (በሙኒክ ዙሪያ) እና በቦየርስዱም (አሁን ፓሣው) ሠራ። ከአልማን ዕረፍት (1791 ዓክልበ. ግ.) በኋላ ትልልቅ የአሕዛብ እንቅስቃሴዎች (ፍልሰቶች) ይከሠቱ ጀመር። ከነዚሁ መጀመርያው የቦዩስ ወንድሞች ጦይርና አቢዩስ ከዳኑብ ወንዝ ደቡብ ያለቸውን ኢሉዋሪያን ወርረው ሠፈሩባት፤ ከዚህ ወደ ምሥራቅ በጥቁር ባሕር ዳርቻ ያለውን አገር እስከ ክሪሜያ ልሳነ ምድር ድረስ ያዙ። እነዚህ ጦረኞች ኪምብሪ ወይም ኪሜራውያን ሲባሉ፣ ስማቸውን ለክሪሜያ ልሳነ ምድር እንደ ሰጡ ጻፈ። ሚስቶቻቸውም ሥራዊት ሁነው «ማዘኖች» (አማዞኖች) ተባሉ። አቢዩስ በዚህ አገር ላይ ቆይቶ ጦይር ግን ከሥራዊቶቹ ጋራ ወደ ትንሹ እስያ ገቡ፤ በደብረ ኢዳ (በትሮይ አካባቢ) ሠፈረ። በዚህ ረገድ «ጦይር» በግሪክ አፈ ታሪክ ጀግናውን ቴውከርን ይመስላል። በዚህ ወቅት የጦይርም ሚስት ሃክስና አለቆቿ ሄርስግላይድና ሄርሽላግ ከአማዞኖች ጋራ በአውሮፓም ሆነ በአናቶሊያ እስከ አርሜኒያ ድረስ ወረሩ፤ ከተማቸውንም በኤፌሶን መሠረቱ። ሌላው ትልቅ እንቅስቃሴ (ፍልሰት) በጣልያን አገር በዚህ ዘመን ስለ ተከሠተው ብሔራዊ ጦርነት የተነሣ ነበረ። በ1758 ዓክልበ."} {"id": "48492", "contents": "ዐሌና ካርሌዩሻ (ሰርብኛ፦ Јелена Карлеуша) (1978 እ.ኤ.አ.፣ በልግራድ፣ ሰርቢያ) የሰርቢያ ዘፋኝ ነች። Огледалце (1995) Жените се момци (1996) Вештице, виле (1997) Јелена (1998) Гили, гили (1999) За своје године (2001) Само за твоје очи (2002) Магија (2005) JK Revolution (2008) The Diamond Collection (2009) Дива (2012) www.karleusa.com"} {"id": "48498", "contents": "ካሊኦፒ (መቄዶንኛ፦ Калиопи Букле) (1966 እ.ኤ.አ.፣ የመቄዶንያ ሬፑብሊክ) የየመቄዶንያ ሬፑብሊክ ዘፋኝ ነች። Калиопи (1986) Роџени (1987) Обои ме (1999) Ако денот ми е ноќ (2001) Најмила (2002) Не ми го земај времето (2003) Ме, Исадора (2005) The Best Of (2007) Желим ти реци (2008) Oblivion (2009) Порака (2010)"} {"id": "46554", "contents": "ናሽቪል (እንግሊዝኛ፦ Nashville) የቴነሲ አሜሪካ ከተማ ነው። በ1771 ዓ.ም. ተመሠረተ።"} {"id": "46560", "contents": "ቸኮስሎቫኪያ ከ1911 ዓም እስከ 1931 ዓም ድረስ እና እንደገና ከ1937 ዓም እስከ 1985 ዓም ድረስ በአውሮጳ የነበረ ታሪካዊ አገር ነበር። ከ1985 ዓም ጀምሮ አገሩ ተለይቶ አሁን ሁለተ አገራት እነርሱም ቸኪያ እና ስሎቫኪያ ይባላሉ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "48522", "contents": "(61) ድማህ_______ጭንቅላት (62) ጭገር_______ፀጉር (63) ዬን/ኤን______አይን (64) እዝን________ጀሮ (65) አፍ_________አፍ (66) አፍንጫ_____አፍንጫ (67) ሀንገድ______አንገት (68) እንጅ_______እጅ (69) እንግር______እግር (70) ጭፍር(ጭ-ትጠ)___ጥፍር (71) ጣድ_______ጣት (72) ከርስ_______ ሆድ (73) ሀንቀሀ_____ጉበድ (74) ሀንፈሀ______ጨጉዋራ (75) ለህም______ስጋ"} {"id": "44928", "contents": "የሒሳብ ታሪክ ተብሎ በመጠራት የሚታወቀዉ የጥናት ክፍል በዋናነት የሚያተኩረዉ ስለ ቀድሞ የሂሳብ ግኝቶች ሲሆን ስለ ሂሳባዊ አሰራሮች እና በቀድሞ ጊዜ የነበረዉን የሂሳብ አመለካከቶች ነዉ። ጥንታዊ የሂሳብ ጽሁፎች በተወሰነ ቦታዎች ብቻ መታወቅ ችለዉ ጥቅም ላይ ዉለዉ ነበረ ፤ ከነዚህም ውስጥ የባቢሎን Plimpton 322የባቢሎናውያን (1900 ክ.ል.በ.)የሸክላ ፅሁፎች በቅርፃ ቅርፅ መልክ የተፃፉ-clay tablets Written in Cuneiform script ፤ የጥንታዊ ግብጽጥንታዊ ግብፅ ዕውቅና ያለው ማህደር Rhind Mathematical Papyrus ወይንም(Ahmes Papyrus) (1200 – 1800 ክ.ል.በ.)"} {"id": "46830", "contents": "ዘ ላየን ኪንግ (በእንግሊዝኛ: The Lion King፣ \"አንበሳ ንጉስ\") በዲዝኒ በ1994 እ.ኤ.አ. የተፈጠረ አንድ የአሜሪካ አኒሜሽን ፊልም ነው። ይህ የዲዝኒ 32ኛ አኒሜሽን ፊልም።"} {"id": "46866", "contents": "N / n በላቲን አልፋቤት አሥራ አራተኛው ፊደል ነው። የ«N» መነሻ ከቅድመ-ሴማዊ ጽሕፈት «ኑን» እንደ ሆነ ይታስባል። በዚህ ጽሕፈት ፊደሉ የእባብ ስዕል መስለ። የግብጽኛ ተናባቢ ድምጽ ምልክቶች በሚል ጽሕፈት ለዚህ ተመሳሳይ የግብጽ ሀይሮግሊፍ ለድምጹ «ጀ» ነበር፤ በሴማውያን ዘንድ ግን «ን» ሆነ። ቅርጹ ከዚያ በፊንቄ (ከነዓን) ሰዎች ተለማ፣ ከዚህም በግሪክ አልፋቤት \"ኑ\" (Ν ν) ደረሰ። ከ400 ዓክልበ. ግድም በፊት፣ በጥንታዊ ግሪክ አልፋቤት እንዲሁም በጥንታዊ ኢታሊክ አልፋቤት የ«ም» ቅርጽም እንደ «𐌌» ይምሰል እንደ ነበር የ«ን» ቅርጽ ደግሞ እንደ «𐌍» ይጻፍ ነበር። ከዚያስ የ«𐌌» (ም) ቅርጽ እንደ ዛሬ M እንደ ሆነ፣ እንዲሁም የ«𐌍» (ን) ቅርጽ የዛኔ ወደ N ተቀየረ። በአንዳንድ ቋንቋ በተለይም በእስፓንኛው አልፋቤት ተጨማሪው ፊደል «Ñ» (/ኝ/) ከN የደረሰ ነው። በእስፓንኛ ከ18ኛው ክፍለ ዘመን ጀምሮ ይህ Ñ የተለየ ፊደል ሆኖ ተቆጥሯል፤ መጀመርያ ግን በጋሊስኛ ከ1220 ዓም ታውቋል። በግዕዝ አቡጊዳ ደግሞ «ነ» («ነሐስ») የሚለው ፊደል ከቅድመ-ሴማዊው «ኑን» ስለ መጣ፣ የላቲን 'N' ዘመድ ሊባል ይችላል። በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ N የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ።"} {"id": "46914", "contents": "ደቡብ-ምስራቅ እስያ ማለት ከቻይና ደቡብ፣ ከሕንድ ምሥራቅ፣ ከአውስትራሊያ ስሜንና ከፓፑዋ ኒው ጊኒ ምዕራብ ያሉት አገራት ነው።"} {"id": "45054", "contents": "ፎርባስ (Φόρβας) በግሪክ አፈ ታሪክ የአርጎስ ከተማ-አገር ንጉሥ ነበር። ካስቶር ዘሩድን የሚጠቅሱት ጸሃፊዎች ጄሮምና አውሳብዮስ እንደሚሉ፣ ፎርባስ የአርጎስ ንጉሥ ሆኖ በአገሩ ለ35 ዓመታት ነገሠ፣ የክሪያሶስ ተከታይና ልጅ ይባላል። ፓውሳኒዮስ ግን የአርጉስ ልጅ ያደርገዋል። ቢብሊዮጤኬ ከክሪያሶስና ከገላኖር መካከል ማንምን አይጠቅስም። በቅዱስ ጀሮም ዜና መዋዕል ለክሪያሶስ ዘመን ከሰጡት ነጥቦች መካከል፦ በፎርባስ ፲ኛው ዓመት፣ አይሞን የተሳልያ መጀመርያ ንጉሥ ሆነ። በ፲፪ኛው ዓመት፣ ፎርባስ ሩድን ደሴት ያዘ። በ፲፱ኛው ዓመት፣ ትሮቂሎስ መጀመርያውን ባለ-አራት ፈረስ ሠረገላ (ኳድሪጋ) አዘጋጀ። በ፳፬ኛው ዓመት ኪውዶን የክሬታ ንጉሥ ሆነ። በ፴፪ኛው ዓመት ኬክሮፕስ ዲፉወስ የአክታ (በኋላ አቲካ) ንጉሥ ሆነ። ቅዱስ አውግስጢኖስ እንደሚለን፣ ፎርባስና እናቱ መላንቶሚኬ ከመሞታቸው በኋላ በአርጎሳውያን ዘንድ እንደ አማልክት ይቆጠሩ ነበር። ደግሞ የፎርባስ ተከታይ የትሪዮፓስ ልጅ ያሱስ ያደርገዋል። በዲዮዶሮስ ሲኩሉስ ታሪክ፣ ፎርባስ «የላፒጤስ ልጅ» ወደ ሩድ ሂዶ እባቦቹን ሁሉ ከደሴቲቱ አጠፋቸው።"} {"id": "45102", "contents": "ስሜን አየርላንድ በአየርላንድ ደሴት በስተስሜን የሚገኝ የዩናይትድ ኪንግደም ክፍላገር ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "45108", "contents": "ባደን-ቩርተምቡርግ የጀርመን ክፍላገር ነው። መቀመጫው ስቱትጋርት ነው። https://www.baden-wuerttemberg.de (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "45162", "contents": "ፊንኛ (suomi /ስዎሚ/) በፊንላንድና በስዊድን ክፍል የሚነገር የኡራሊክ ቋንቋዎች ቤተሠብ ቋንቋ ነው። የፊንኛ ውክፔዲያ አለ! (ይህ ቋንቋ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "45198", "contents": "ሊትዌንኛ (lietuvių kalba) በተለይ በሊትዌኒያ የሚነገር ባልቲክ ቋንቋ ነው። (ይህ ቋንቋ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "45228", "contents": ""} {"id": "47190", "contents": "ጆሰፍ ስሚስ (1798-1836 ዓም) አሜሪካዊ የሃይማኖት መሪና የሞርሞኒስም መስራች ነበረ። ጆሰፍ ስሚስ በክርስቲያን ኅብረተሠብ የተወለደው ቢሆንም፣ በወጣትነቱ እንደ አስማተኛ ዝነኛ ሆኖ ነበር። በ«ንግርተኛ ድንጋዮች» እርዳታ የጠፉትን ቅርሶች ለማግኘት ችሎታው እንደ ነበረው ማሳመን ቢሞክር፣ በማናቸውም ፈተና ይህ ዘዴ ሐሣዌ መሆን ሲገለጽ፣ ከድፍረቱ ግን አልዞረም ነበር። በ1820 ዓም «ሞሮናይ» የተባለ አንድ መልአክ «የወርቅ ጽላቶችን» እንዳሳዩት ብሎ እነኚህን ጽላቶች ወደ እንግሊዝኛ በ«ንግርተኛ ድንጋዮች» ለማስተርጐም ዋና እቅዱ ሆነ። ስሚስ እንደ ነገረው ጽላቶቹ የተቀረጹበት ቋንቋ «ተሐድሶ ግብጽኛ» እንደ ነበር አለ። ለመሆኑ በዚያ ዘመን ያሕል የታሪካዊ ግብጽኛ ማንበብ ችሎታ እየተፈታ ሲሆን፣ ስሚስ በእውነት ስለ ግብጽኛ ወይም ስለ ቋንቋ ጥናት ያወቀው ብዙ ነገር እንዳልነበረ ግልጽ ነው። የወርቅ ጽላቶቹ በሰዎች መቸም አልታዩም፤ ስሚስ እንዳለው እያስተረጎማቸው አንድላይ ከሱ ጋር መኖራቸው አስፈላጊ አልነበረም፣ በመላዕክት እርዳታ ነው ብሎ ድንጋዮቹን በመመልከት የጽሑፉን እንግሊዝኛ ትርጉም በቃል ያወራ ነበር፤ ጓደኞቹም ከዚያ ያወራውን ይጽፉ ነበር። እንዲህ መጽሐፈ ሞርሞን ተፈጠረ። በዚህ መጽሐፍ ዘንድ አይሁዶች በጥንት ከእስራኤል ወጥተው ወደ አሜሪካ ፈለሱ፤ በኋላም ኢየሱስ ክርስቶስ ደግሞ ወደ እነርሱ በአሜሪካ መጣላቸው ይላል። በስሚስ ኗሪ ክፍላገር በኒው ዮርክ የነበሩት ሕዝብ በአጠቃላይ ስለ ተቃወሙት፣ ከተከታዮቹ ጋር ወደ ምዕራብ ሸሹ። በአዲስ ሃይማኖቱ ከክርስትና ከሚለዩ ትምህርቶች መካከል፣ ሥላሴን አያስተምርም፣ ኢየሱስና እግዚአብሔር የተለያዩ ናቸው፣ ስሚስ ነቢዩ ነው፣ በተጨማሪ «አንድ ባንድ» ሳይሆን አንዱ ሰው አያሌ ሚስቶች ማግባት መልካም እንደ ሆነ ሁሉ የሚያስተምር ሃይማኖት ሆነ። ሌሎችም ስነ ሥርዐቶች በምስጢር ተጠበቁ። አንድ ጊዜ የእውነተኛ ግብጽኛ ብራና ከነጋዴ ገዝቶ ይህን ደግሞ «አስተረጎመ»። በጆሰፍ ስሚስ ትርጉም ጽሑፉ የሞርሞኖች «መጽሐፈ አብርሃም» ሆነ። ይህም ብራና አሁን ለሊቃውንት ታውቆ ግን ምንም ስለ አብርሃም የሚል ነገር ሳይሆን፣ በውኑ የግብጻውያን «መጽሐፈ ሙታን» ቅጂ መሆኑን ገለጹ። ሆኖም ሞርሞኖች እስካሁን የስሚስ ብልሃትና ቅንነት ደጋፊዎች ናቸው። ስሚስ ደግሞ ደብረ ጽዮን እና አዲስ ኢየሩሳሌም በውነት በጣም ለጥ ባለ ቦታ በሚዙሪ ክፍላገር እንደ ተገኙ አስተማረ። በዚህ ስፍራ ግን እጅግ ለጥ ብሎ ምንም ተራራ በፍጹም አይታይም። ያም ሆነ ይህ እስካሁን ድረስ በብዙ ሞርሞኖች እንደ ተቀደሰ ቦታ ይቆጠራል። ስሚስ በመጨረሻ በቁጡ ሕዝብ በእስር ቤት እያለ ተገደለ። ዳሩ ግን ብዙ ሺህ ተከታዮች ስላገኘ አሁንም ሞርሞኒስም በሰፊ ይገኛል።"} {"id": "47196", "contents": "የመኪና አንጠልጣይ ጣቢያ አንድ መኪና በጎማዎቹ ላይ እየሮጠ መንገዱ ትንሽ ወጣ ገባ ቢሆንም የመኪናው ሁለንተናው በጣም እንዳይንቀሳቀስ የሚከላክለው ጣቢያ ነው። የጣቢያውም ክፍሎች ሁሉ አጥብቀው በሥፍራቸው ሲኖሩ፣ ለመኪናው ተሳፋሪዎች ምቾት ይሻላል። አንጠልጣዮቹን በደንብ ማስተካከል የሚችለው የመኪና ምህንድስና ባለሙያ ይሆናል።"} {"id": "49764", "contents": "የሎንዶን ታላቅ ቃጠሎ በእንግሊዝ ዋና ከተማ፣ ሎንዶን በ1658 ዓ.ም. የደረሰ ታላቅ ቃጠሎ ነው። በዚህ እሳት ወደ ፲፫ሺህ ቤቶች ወድመዋል። እሳቱ የተነሳው ቅዳሜ እኩለ ሌሊት ላይ ካንድ ዳቦ ቤት ነበር። በዘመኑ የሚሰራበት የእሳት መቆጣጠሪያ ዘዴ፣ የሚቃጠለውን ቤት ከበው ያሉ ቤቶችን ማፈራረስ ነበር። እሳቱ የሚበላው ነገር ሳያገኝ ሲቀር በራሱ ጊዜ የበላውን በልቶ ይጠፋል። እሳት ተከላካዮች በዚህ መንገድ እሳቱን ሊያስቆሙ ሲሞክሩ፣ ከቤት ባለቤቶች ከፍተኛ ተቃውሞ ተነሳባቸው። የነዋሪዎቹን ተቃውሞ በማጠፍ ቤቶቹ እንዲፈርሱ የማዘዝ ስልጣን ያለው የሎንዶን ከንቲባ ተጠራ። እርሱ፣ እሁድ ዕለት በቦታው በደረሰ ጊዜ እሳቱ ከዳቦ ቤቱ ወደ ሌሎች ቤቶች ተዛምቶ ነበር። ልምድ የነበራቸው እሳት ተከላካዮች የአካባቢው ቤቶች በቶሎ እንዲፈርሱ ከንቲባውን ሊያግባቡት ሞከሩ። ከንቲባው ግን ቤቶቹ የኪራይ ቤቶች ስለሆኑና ባልቤቶቹ በቀላሉ ስለማይገኙ የነሱን ፈቃድ ማግኘት ስለማይቻል እንዳይፈርሱ አደረገ። ታሪክ አጥኝዎች፣ ይህ የከንቲባው ወላዋይነት፣ ቀጥሎ ለደረሰው ውድመት ተጠያቂ ነው ይላሉ። እሳትን በመፍራት በከተማው ሳር ክዳን ቤቶች እና ከእንጨት የተሰሩ ቤቶች የተከለከሉ የነበር ቢሆንም፣ ብዙ ሰዎች በህገዎጥ መንገድ እንዲህ ዓይነት ቤቶች ነበሯቸው። በከተማይቱ ውስጥ ከፍተኛ የጥይት ባሩድ ክምችት ነበር። እንዲሁም አብዛኞቹ ቤቶች ተጠጋግተው የተሰሩ ነበሩ። ሌሎች ተቀጣጣይ ዘይቶች፣ ሙጫዎች ወዘተ ተደማምረው፣ የተነሳው እሳት በከፍተኛ ፍጥነት ከቦታ ወደ ቦታ እንዲዛመት አደረገ። በዚህ መንገድ እሳቱ ለ፬ ቀናት በመንደድ፣ ከ80,000 የከተማው ነዋሪ የ70,000 ውን መኖሪያ አወደመ። በአራተኛው ቀን፣ እሳቱን የሚያራግበው ነፋስ ጋብ ብሎ፣ በከተማው ዙሪያ በንጉሱ ወንድም ት ዕዛዝ የፈረሱ ቤቶች እሳቱን ሲከቡት፣ መዛመቱ ቆመ። በሚቀጥለው እሁድ ዝናብ ሲጥል ሙሉ በሙሉ እሳቱ ጠፋ።"} {"id": "45342", "contents": "ኦፓኛ በኢትዮጵያ እና በደቡብ ሱዳን የሚነገር የናይሎ ሳህራዊ ቋንቋ ነው። ንኡስ የቋንቋ ቤተሰቡ በስነልሳን ምሁራን ዘንድ ኮማን ሲባል ፥ በዚህ ንኡስ የቋንቋ ቤተሰብ ስር ከኦፖ በተጨማሪ በጋምቤላ እና በቤኒ ሻንጉል ክልልሎች የሚነገረው ኮሞኛ፥ በቤኒ ሻንጉል ክልል እና በደቡብ ሱዳን የሚነገሩት ኡዱክኛ እና ደቡብ ሱዳን ውስጥ ይነገር የነበረ ጉሌ የተባለ የሞተ ቋንቋ ይካተተሉ። በተጨማሪም ጉሙዝኛም በዚሁ ንዑስ የቋንቋ ቤተሰብ ሊካተት እንደሚችል ይገመታል። ኦፖ በዋናነት ኢትዮጵያ ውስጥ የሚነገረው በጋምቤላ ክልል፥ ኢታንግ ልዩ ወረዳ፥ ዋንኬ እና ሜራ በተባሉ ሁለት ቀበሌዎች ነው። እነዚህ ቀበሌዎች ከጋምቤላ ከተማ በስተ ሰሜን የሚገኙ ሲሆን በሰሜን ከቤኒ ሻንጉል ክልል፥ ከምዕራብ ደግሞ ከደቡብ ሱዳን ይዋሰናሉ። የኦፖኛ ቋንቋ ተናጋሪዎች እራሳቸውን ኦፓ ቋንቋቸውን ደግሞ «ጣ ኦፓ» ብለው ይጠራሉ። ጣ ኦፓ ማለት «የኦፖዎች ቋንቋ» ማለት ነው። ኦፖኛ በኢትዮጵያ ከሚነገሩና በምጥፋት ላይ ከሚገኙ ቋንቋዎች መሀል አንዱ ነው። ምንም እንኳን የትምህርትን አስፈላጊነት በሚገባ በማህበረሰቡ ውስጥ ግንዛቤ ባለመኖሩ ልጆች በበቂ ሁኔታ በስረዓተ ትምህርቱ ውስጥ እየትሳተፉ ባይሆንም በአሁን ወቅት ስርዓተ ጽህፈት ተዘጋጅቶለት፤ የማስተማሪያ መጽሀፍቶች ተዘጋጅተውለት፤ የትምህርት ቋንቋ ሆኖ ተመሪዎች እየተጠቀሙበት ይገኛል። ኦፖዎች በጋምቤላ ክልል ከሚገኙ ብሄረስቦች መሀከል እጅግ ዝቅተኛ ቁጥር ያላችው ሲሆን አጠቃለይ ቁጥራቸውም በኢትዮጵያ ከ2500 እንደማይበልጥ ይገመታል። ለምሳሌም በ2007 እ.ኤ.አ. የተደረገው የህዝብ ቆጠራ 999 ብቻ እንደሆኑ ይገልጻል። ኦፖዎች በዋናነት የምጣኔ ሀብታቸው የተመሰረተው በግብርና እና በዓሳ ምርት ላይ ሲሆን በተጨማሪነት የማር ምርትም ይጠቀሳል።"} {"id": "45468", "contents": "ኢትዮጵያ ለኮሜሳ የሃይል አቅርቦት አይነተኛ ሚና አላት። የተፈጥሮ ሀብቷን በጥቅም ላይ በማዋል በአሁኑ ጊዜ ለጅቡቲና ለሱዳን ንፁህ ሀይል እንደምታቀርብ ይታወቃል። የምስራቅ አፍሪካ የሃይል ማእከል ሙሉ ለሙሉ ሲተረጎም ደግሞ፡ የኢትዮጵያ ሀይል ዘጠኝ የምስራቃዊ አፍሪካ አገሮችን ያቆራኛል። እነዚህም ከጅቡቲና ከሱዳን በተጨማሪ፦ ኬንያ፣ ታንዛኒያ፣ ሩዋዳ፣ ዩጋንዳ፣ ቡሩንዲና የኮንጎ ዴሞክራሲያዊ ረፐብሊክ ሲሆኑ፡ ሰሜናዊና ደቡባዊ አፍሪካ ደግሞ ሊካተቱ እንደሚችሉ እቅድ ተደርጎ እንደተያዘ ይታወቃል። የምስራቅ አፍሪካ የሃይል ማእከል ተግባራዊ ሲሆን፡ የኢትዮጵያ ሃይል 45,000MWh ከውሃ፣ 10,000MWh ከንፋስ፣ 7,000MWh ከእንፋሎትና 31MWh ከኤተኖል፤ በአጠቃላይ 62,031MWh በአመት ይሆናል። en:Dams and hydropower in Ethiopia en:Renewable Energy in Ethiopia [1] eappool.org - Eastern Africa Power Pool [2] cleantechnica.com - Ashegoda Wind Farm — Largest Wind Farm In Africa — Now Online [3] thinkgeoenergy.com - Expansion work started at Aluto-Langano plant, Ethiopia [4] www.thewindpower.net - Adama windfarm (Ethiopia) [5] ዋልታ - Adama II Wind Farm to go operational in three months [6] Ethiopian Gilgel Gibe II hydro-electric project begins generating power [7] MetEc to Produce 100mw Electric Power From Waste"} {"id": "3771", "contents": "ኮሮር በፐላው የሚገኝ መንደር ነው። እስከ መስከረም 27 ቀን 1998ም ድረስ የፓላው ዋና ከተማ ነበር። በዚያ ቀን ግን ዋና ከተማው ወደ ጘልሩሙድ፣ መለከዖክ ተዛወረ። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 11,100 ሆኖ ይገመታል። መንደሩ 07°21′ ሰሜን ኬክሮስ እና 13°31′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል።"} {"id": "5889", "contents": "1 January 1222 - 4 September 1222 እ.ኤ.ኣ. = 1214 ዓ.ም. 5 September 1222 - 31 December 1222 እ.ኤ.ኣ. = 1215 ዓ.ም."} {"id": "5895", "contents": "1 January 1219 - 5 September 1219 እ.ኤ.ኣ. = 1211 ዓ.ም. 6 September 1219 - 31 December 1219 እ.ኤ.ኣ. = 1212 ዓ.ም."} {"id": "6759", "contents": "1 January 794 - 1 September 794 እ.ኤ.ኣ. = 786 ዓ.ም. 2 September 794 - 31 December 794 እ.ኤ.ኣ. = 787 ዓ.ም."} {"id": "6765", "contents": "1 January 791 - 2 September 791 እ.ኤ.ኣ. = 783 ዓ.ም. 3 September 791 - 31 December 791 እ.ኤ.ኣ. = 784 ዓ.ም."} {"id": "6783", "contents": "1 January 782 - 1 September 782 እ.ኤ.ኣ. = 774 ዓ.ም. 2 September 782 - 31 December 782 እ.ኤ.ኣ. = 775 ዓ.ም."} {"id": "6789", "contents": "1 January 779 - 2 September 779 እ.ኤ.ኣ. = 771 ዓ.ም. 3 September 779 - 31 December 779 እ.ኤ.ኣ. = 772 ዓ.ም."} {"id": "6795", "contents": "1 January 776 - 1 September 776 እ.ኤ.ኣ. = 768 ዓ.ም. 2 September 776 - 31 December 776 እ.ኤ.ኣ. = 769 ዓ.ም."} {"id": "5979", "contents": "1 January 1177 - 4 September 1177 እ.ኤ.ኣ. = 1169 ዓ.ም. 5 September 1177 - 31 December 1177 እ.ኤ.ኣ. = 1170 ዓ.ም."} {"id": "5985", "contents": "1 January 1174 - 4 September 1174 እ.ኤ.ኣ. = 1166 ዓ.ም. 5 September 1174 - 31 December 1174 እ.ኤ.ኣ. = 1167 ዓ.ም."} {"id": "5997", "contents": "1 January 1168 - 4 September 1168 እ.ኤ.ኣ. = 1160 ዓ.ም. 5 September 1168 - 31 December 1168 እ.ኤ.ኣ. = 1161 ዓ.ም."} {"id": "3945", "contents": "ፕሽቶ (پښتو) በአፍጋኒስታን በምዕራብ ፓኪስታን እንዲሁም በስሜን ሕንድ አገሮች በሚኖሩት በፓሽቱን ሕዝብ የሚናገር ቋንቋ ነው። ከ1928 ዓ.ም. ጀምሮ ፐሽቶ ከዳሪ ፋርስኛ ጋራ ከአፍጋኒስታን ሁለት ይፋዊ መደበኛ ቋንቋ አንድ ነው። ከአፍጋኒስታን ኗሪዎች በ35 ከመቶ ወይም 22 ሚሊዮን ገደማ ሰዎች እንደሚናገር ይገመታል። ፐሽቶ ከአረብኛና ከቱርክኛ አያሌው ቃሎች ተበድሮዋል። በእስጅንደር ዘመን (ክ.በ. 330) ግሪኮች ይህን አገር ደረሱና አንዳንድ ሊቃውንት ከጥንታዊ ግሪክ ደግሞ የወረዱ ቃላት አሉ ብለው ይገመታሉ። በፓኪስታን ደግሞ ፐሽቶ የሚናገሩ 11-14 ከመቶ ወይም 13 ሚሊዮን ሰዎች ፐሽቶ እንደሚችሉ ይታመናል። በጠቅላላ 40-50 ሚሊዮን ያሕል ፐሽቶ ተናጋሪዎች አሉ። ፕሽቶ በሕንዳዊ-አውሮፓዊ ቋንቋዎች ቤተሠብ ውስጥ ሲካተት በዚያ ላይ በኢራናውያን ቋንቋዎች ዘርፍ ውስጥ ይደመራል። ፐሽቶ እንደ አማርኛ ግሡ በዕረፍተ ነገሩ መጨረሻ የሚሳክበት ቋንቋ ነው። ቅጽል ከስሙ ይቀድማል። ስምና ቅጽል የተባይና የአንስታይ ጾታዎች፥ ነጠላና ብዙ ቁጥር፥ ሳቢና ተሳቢ አይነቶች አሉዋቸው። መስተጻምር የለም። እስልምና ከተነሣ ጀምሮ ፐሽቶ የሚጻፍበት በአረብኛ ጽሕፈት አይነት ሆኗል. አንዳንድ ልዩ ድምጾች ስልላሉት ግን ተጨማሪ ምልክቶች ይኖራሉ። ፊደሉን በሙሉ ለመመልከት ወዲኅ ይሂዱ። ማክታብ ታ ድዛ! (ወይም) ማክታብ ታ ላር ሻ! (ትምህርት ቤት ጋ ሂድ!) ማክታብ ታ ላር ሸይ! (ትምህርት ቤት ጋ ሂዱ!)"} {"id": "3993", "contents": "ፕሮፌሰር ሙሃመድ ዩኑስ (በቤንጋሊ: মুহাম্মদ ইউনুস ) (ትውልድ በ28 ጁን 1940 እ.ኤ.አ.) የባንግላዴሽ የባንክ ባለሞያና ኤኮኖሚስት ናችው። ማይክሮክሬዲት ተብሎ የሚታወቀውን የአነስተኛ የብድር አገልግሎት በችግር ለሚኖሩ ወገኖች የመስጠትን ስራ የጀመሩትና የስፋፉት ሰው ናችው። ፕሮፌሰሩ እንነኝህ ባንክ አላስተናግድ ብሎ የተዋቸውን ድሆች የሚያገለግለውን ግራሚን ባንክን አቋቁመዋል። በጥቅምት 1999 ፕሮፈሠሩና ባንኩ የሰላም የኖቤል ተሸላሚ ለመሆነ በቅተዋል:: ይህም ሽልማት የልማት እድገትና ማህበረሰባዊ ለውጥ ማምጣት እንደሚቻል በማስመስከራቸውና ይህ ደግሞ ለሰላም ወሳኝነት ያለው መሆኑን ሽልማት ሰጭው ኮሚቴ ስላመነበት ነው። ፕሮፌሰር የበርካታ ሽልማቶች ባለቤት ሲሆኑ ከነዚህም የአለም የምግብ ሽልማት ይገኝበታል። የድሆች አበዳሪ (banker of the poor) በሚል ርዕስ አንድ የስራሳቸውንና የስራቸውን ታሪክ የሚያትት መጽሐፍ ደርሰዋል::"} {"id": "6117", "contents": "1 January 1108 - 4 September 1108 እ.ኤ.ኣ. = 1100 ዓ.ም. 5 September 1108 - 31 December 1108 እ.ኤ.ኣ. = 1101 ዓ.ም."} {"id": "4053", "contents": "ራስ ደጀን (በሌላ አጠራር ራስ ዳሽን) የኢትዮጵያ አንጋፋው ተራራና ከአፍሪካ በከፍታ 4ኛው ተራራ ነው። ^ csa.gov.et"} {"id": "7605", "contents": "1 January 376 - 29 August 376 እ.ኤ.ኣ. = 368 ዓ.ም. 30 August 376 - 31 December 376 እ.ኤ.ኣ. = 369 ዓ.ም."} {"id": "7617", "contents": "1 January 370 - 29 August 370 እ.ኤ.ኣ. = 362 ዓ.ም. 30 August 370 - 31 December 370 እ.ኤ.ኣ. = 363 ዓ.ም."} {"id": "6165", "contents": "1 January 1084 - 3 September 1084 እ.ኤ.ኣ. = 1076 ዓ.ም. 4 September 1084 - 31 December 1084 እ.ኤ.ኣ. = 1077 ዓ.ም."} {"id": "7635", "contents": "1 January 361 - 29 August 361 እ.ኤ.ኣ. = 353 ዓ.ም. 30 August 361 - 31 December 361 እ.ኤ.ኣ. = 354 ዓ.ም."} {"id": "6177", "contents": "1 January 1078 - 3 September 1078 እ.ኤ.ኣ. = 1070 ዓ.ም. 4 September 1078 - 31 December 1078 እ.ኤ.ኣ. = 1071 ዓ.ም."} {"id": "4227", "contents": "መጋቢት ፪፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻፹፪ ኛው ዕለት ሲሆን፤ የበጋ ወቅት ፷፯ ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፻፹፬ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፻፹፫ ቀናት ይቀራሉ። ፲፰፻፷፰ ዓ/ም - አሌክሳንደር ግራሃም ቤል ለመጀመሪያ ጊዜ በስልክ ረዳቱን አነጋገረ። ፲፱፻፳፱ ዓ/ም - በልሚ ወቼ ሞሹ የኢትዮጵያ አርበኞችና የፋሺስት ኢጣሊያ ወገኖች ጦር ውጊያ ፲፱፻፴፫ ዓ/ም - ከኮንጎ የመጣ የቤልጅግ ሠራዊት የጣልያንን ሠራዊት አሸንፎ ፩ሺ፭፻ ወታደሮች በመማረክ አሶሳን ያዘ። ፲፱፻፵፱ ዓ/ም - የአሜሪካ ምክትል ፕሬዚዳንት (በኋላ ፕሬዚዳንት) ሪቻርድ ኒክሰን ኢትዮጵያን ጎበኙ ፲፱፻፷፭ ዓ/ም - ኢትዮጵያ እና ሱዳን ድንበራቸውን የሚወስን የጋራ ጉባዔ ለመመሥረት መወሰናቸውን አስታወቁ። ፲፱፻፷፭ ዓ/ም - በኢትዮጵያ ርዕሰ ከተማ፣ አራት ኪሎ ላይ በሰላማዊ ሰልፍ የወጡ ተማሪዎችን ፖሊሶች በጢስ ቦምብ እና በዱላ በታተኑ። ተማሪዎቹ የጠቅላይ ሚኒስትር አክሊሉ ሀብተ-ወልድን የአሻንጉልት ምስል አቃጠሉ። ፲፱፻፷፮ ዓ/ም - በኢትዮጵያ አብዮት ሽብር የአየር በረራ አስተዳደር (Civil Aviation Administration) ሠራተኞች አድማ ተጀመረ። አድማው እስከ መጋቢት ፳፫ ቀን ድረስ ተካሂዷል። ፲፱፻፹፪ ዓ/ም - ሊትዌኒያ እራሷን ከሶቭየት ኅብረት አስተዳደር ውጭ ነጻ መሆኗን አወጀች። ፲፱፻፵፯ ዓ/ም - ፔኒሲሊንን ያገኘው የብሪታኒያ ተወላጁ አሌክሳንደር ፍሌሚንግ (Sir Alexander Fleming )በልብ ምታት አረፈ። መርስዔ ኀዘን ወልደ ቂርቆስ፤ ዕለታዊ የታሪክ ድርጊት - “የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን የመጀመሪያው ፓትረያርክ (፲፱፻፶፩ ዓ/ም) ሳምንቱ በታሪክ፤ ኪንና ባህል፡ http://www.ethiopianreporter.com (እንግሊዝኛ) http://en.wikipedia.org/wiki/February_11 (እንግሊዝኛ) P.R.O., FCO 371/1660-ANNUAL REVIEW FOR ETHIOPIA FOR 1973 (እንግሊዝኛ) P.R.O., FCO 371/1829-ANNUAL REVIEW FOR ETHIOPIA FOR 1974 (እንግሊዝኛ) http://news.bbc.co.uk/onthisday/hi/dates/stories/march/11/newsid_2538000/2538043.stm"} {"id": "4233", "contents": "ዕዝራ (ዕብራይስጥ: עֶזְרָא) ወይም ሱቱኤል በመጽሐፈ ዕዝራ ምዕ. 7 በብሉይ ኪዳን ዘንድ በባቢሎን ምርኮ ጊዜ የአይሁድ ካህን ነበረ። የሠራያ ልጅ ሲሆን በፋርስ ንጉስ አርጤክስስ 7ኛው አመት (464 ክ.በ.) ከ5000 ከወገኖቹ ጋራ ወደ ኢየሩሳሌም ለመመለስ ፈቃድ ተቀበለ። ከዚህ 13 አመት በኋላ ነህምያ የከተማውን ቅጥር ሲጠግነው ዕዝራ ኦሪት በሙሉ ለሕዝብ አነበበ (መጽሐፈ ነህምያ ምዕ. 8)። በአይሁዳዊው ታሪክ ጸሐፊ በዮሴፉስ ዘንድ ይህ የፋርስ ንጉስ አርጤክስስ ሳይሆን አሕሻዊሮስ ነበረ። አርጤክስስ የአሕሻዊሮስ ልጅ ሲሆን እነዚህ 2 ነገስታት ስሞች ብዙ ጊዜ በተለያዩ ቅጂዎች ተደናገሩ። ዮሴፉስ ደግሞ ዕዝራ የሞተበት ወራት ኤልያሴብ ታላቁ ካህን በሆኑበት ወቅት ገደማ እንደ ነበር ይመሰክራል። የአሕሻዊሮስ ዘመን ከሆነ 7ኛው አመት 486 ክ.በ. ነበር። ዕዝራ መጽሐፈ ዕዝራንና መጽሐፈ ነህምያ ከመጻፉ በላይ በዲዩትሮካኖኒካል መጽሐፍት ክፍል የሚገኙት መጽሐፈ ዕዝራ ሱቱኤልና መጽሐፈ ዕዝራ ካልዕ እንደ ጻፈ ይባላል። መጽሐፈ ዕዝራ ካልዕ ለመጽሐፈ ዕዝራ በጣም ተመሳሳይ በመሆኑ በዕዝራ ካልዕ 8:1 ግን ሠራያ ሳይል በግድፈት የአዛርያስ ልጅ ይለዋል። ዕዝራ ሱቱኤል በሚባለው ትንቢት ደግሞ በ1:1 የጻፈው ኢየሩሳሌም ከጠፋች 30 አመት በባቢሎን መሆኑን ይላል። ይህም 565 ክ.በ. ማለት ነው። በዚህ መጽሐፍ 13:44 መሠረት 24 መጻሕፍት በ40 ቀን ውስጥ ጻፈ ቢለን፥ በሌሎች ልሣናት ሕትመት ግን ስለ 94 መጻሕፍት እየተናገረ ከነዚህ መሀል ተጨማሪው 70 መጻሕፍት በምስጢር እንዲቆዩ ነበረባቸው ይላል። በእስልምና የዕዝራ ስም ደግሞ በቁርዓን ውስጥ (9:30) 'ዑዛዒር' ተብሎ ሲጻፍ ይገኛል። አይሁዶች ዑዛኢርን የእግዚአብሔር ልጅ በመሳሳት እንዳሉት ይላል። መጽሐፈ ዕዝራ ሱቱኤል ከዲዩተሮካኖኒካል ወይም አዋልድ መጻሕፍት ተቆጥሮ የሱቱኤል ትንቢት ነው።"} {"id": "6393", "contents": "1 January 973 - 2 September 973 እ.ኤ.ኣ. = 965 ዓ.ም. 3 September 973 - 31 December 973 እ.ኤ.ኣ. = 966 ዓ.ም."} {"id": "5325", "contents": "1 January 1501 - 7 September 1501 እ.ኤ.ኣ. = 1493 ዓ.ም. 8 September 1501 - 31 December 1501 እ.ኤ.ኣ. = 1494 ዓ.ም."} {"id": "7743", "contents": "1 January 307 - 30 August 307 እ.ኤ.ኣ. = 299 ዓ.ም. 31 August 307 - 31 December 307 እ.ኤ.ኣ. = 300 ዓ.ም."} {"id": "6417", "contents": "1 January 961 - 2 September 961 እ.ኤ.ኣ. = 953 ዓ.ም. 3 September 961 - 31 December 961 እ.ኤ.ኣ. = 954 ዓ.ም."} {"id": "6429", "contents": "1 January 955 - 3 September 955 እ.ኤ.ኣ. = 947 ዓ.ም. 4 September 955 - 31 December 955 እ.ኤ.ኣ. = 948 ዓ.ም."} {"id": "5379", "contents": "1 January 1474 - 6 September 1474 እ.ኤ.ኣ. = 1466 ዓ.ም. 7 September 1474 - 31 December 1474 እ.ኤ.ኣ. = 1467 ዓ.ም."} {"id": "6489", "contents": "1 January 926 - 2 September 926 እ.ኤ.ኣ. = 918 ዓ.ም. 3 September 926 - 31 December 926 እ.ኤ.ኣ. = 919 ዓ.ም."} {"id": "7797", "contents": "1 January 280 - 28 August 280 እ.ኤ.ኣ. = 272 ዓ.ም. 29 August 280 - 31 December 280 እ.ኤ.ኣ. = 273 ዓ.ም."} {"id": "6603", "contents": "1 January 872 - 1 September 872 እ.ኤ.ኣ. = 864 ዓ.ም. 2 September 872 - 31 December 872 እ.ኤ.ኣ. = 865 ዓ.ም."} {"id": "7833", "contents": "1 January 262 - 28 August 262 እ.ኤ.ኣ. = 254 ዓ.ም. 29 August 262 - 31 December 262 እ.ኤ.ኣ. = 255 ዓ.ም."} {"id": "7845", "contents": "1 January 256 - 28 August 256 እ.ኤ.ኣ. = 248 ዓ.ም. 29 August 256 - 31 December 256 እ.ኤ.ኣ. = 249 ዓ.ም."} {"id": "7857", "contents": "1 January 250 - 28 August 250 እ.ኤ.ኣ. = 242 ዓ.ም. 29 August 250 - 31 December 250 እ.ኤ.ኣ. = 243 ዓ.ም."} {"id": "7863", "contents": "1 January 247 - 29 August 247 እ.ኤ.ኣ. = 239 ዓ.ም. 30 August 247 - 31 December 247 እ.ኤ.ኣ. = 240 ዓ.ም."} {"id": "7869", "contents": "1 January 244 - 28 August 244 እ.ኤ.ኣ. = 236 ዓ.ም. 29 August 244 - 31 December 244 እ.ኤ.ኣ. = 237 ዓ.ም."} {"id": "7875", "contents": "1 January 241 - 28 August 241 እ.ኤ.ኣ. = 233 ዓ.ም. 29 August 241 - 31 December 241 እ.ኤ.ኣ. = 234 ዓ.ም."} {"id": "5505", "contents": "1 January 1413 - 6 September 1413 እ.ኤ.ኣ. = 1405 ዓ.ም. 7 September 1413 - 31 December 1413 እ.ኤ.ኣ. = 1406 ዓ.ም."} {"id": "5511", "contents": "1 January 1410 - 6 September 1410 እ.ኤ.ኣ. = 1402 ዓ.ም. 7 September 1410 - 31 December 1410 እ.ኤ.ኣ. = 1403 ዓ.ም."} {"id": "5517", "contents": "1 January 1407 - 7 September 1407 እ.ኤ.ኣ. = 1399 ዓ.ም. 8 September 1407 - 31 December 1407 እ.ኤ.ኣ. = 1400 ዓ.ም."} {"id": "5535", "contents": "1 January 1398 - 5 September 1398 እ.ኤ.ኣ. = 1390 ዓ.ም. 6 September 1398 - 31 December 1398 እ.ኤ.ኣ. = 1391 ዓ.ም."} {"id": "5541", "contents": "1 January 1395 - 6 September 1395 እ.ኤ.ኣ. = 1387 ዓ.ም. 7 September 1395 - 31 December 1395 እ.ኤ.ኣ. = 1388 ዓ.ም."} {"id": "7935", "contents": "1 January 200 - 28 August 200 እ.ኤ.ኣ. = 192 ዓ.ም. 29 August 200 - 31 December 200 እ.ኤ.ኣ. = 193 ዓ.ም."} {"id": "7947", "contents": "1 January 194 - 27 August 194 እ.ኤ.ኣ. = 186 ዓ.ም. 28 August 194 - 31 December 194 እ.ኤ.ኣ. = 187 ዓ.ም."} {"id": "7959", "contents": "1 January 188 - 27 August 188 እ.ኤ.ኣ. = 180 ዓ.ም. 28 August 188 - 31 December 188 እ.ኤ.ኣ. = 181 ዓ.ም."} {"id": "7983", "contents": "1 January 176 - 27 August 176 እ.ኤ.ኣ. = 168 ዓ.ም. 28 August 176 - 31 December 176 እ.ኤ.ኣ. = 169 ዓ.ም."} {"id": "7989", "contents": "1 January 173 - 27 August 173 እ.ኤ.ኣ. = 165 ዓ.ም. 28 August 173 - 31 December 173 እ.ኤ.ኣ. = 166 ዓ.ም."} {"id": "8001", "contents": "1 January 167 - 28 August 167 እ.ኤ.ኣ. = 159 ዓ.ም. 29 August 167 - 31 December 167 እ.ኤ.ኣ. = 160 ዓ.ም."} {"id": "8055", "contents": "1 January 141 - 27 August 141 እ.ኤ.ኣ. = 133 ዓ.ም. 28 August 141 - 31 December 141 እ.ኤ.ኣ. = 134 ዓ.ም."} {"id": "8061", "contents": "1 January 138 - 27 August 138 እ.ኤ.ኣ. = 130 ዓ.ም. 28 August 138 - 31 December 138 እ.ኤ.ኣ. = 131 ዓ.ም."} {"id": "4905", "contents": "1 January 1710 - 8 September 1710 እ.ኤ.ኣ. = 1702 ዓ.ም. 9 September 1710 - 31 December 1710 እ.ኤ.ኣ. = 1703 ዓ.ም."} {"id": "8079", "contents": "1 January 129 - 27 August 129 እ.ኤ.ኣ. = 121 ዓ.ም. 28 August 129 - 31 December 129 እ.ኤ.ኣ. = 122 ዓ.ም."} {"id": "8097", "contents": "1 January 120 - 27 August 120 እ.ኤ.ኣ. = 112 ዓ.ም. 28 August 120 - 31 December 120 እ.ኤ.ኣ. = 113 ዓ.ም."} {"id": "8115", "contents": "1 January 111 - 28 August 111 እ.ኤ.ኣ. = 103 ዓ.ም. 29 August 111 - 31 December 111 እ.ኤ.ኣ. = 104 ዓ.ም."} {"id": "8139", "contents": "1 January 99 - 27 August 99 እ.ኤ.ኣ. = 91 ዓ.ም. 28 August 99 - 31 December 99 እ.ኤ.ኣ. = 92 ዓ.ም."} {"id": "8151", "contents": "1 January 93 - 26 August 93 እ.ኤ.ኣ. = 85 ዓ.ም. 27 August 93 - 31 December 93 እ.ኤ.ኣ. = 86 ዓ.ም."} {"id": "8157", "contents": "1 January 90 - 26 August 90 እ.ኤ.ኣ. = 82 ዓ.ም. 27 August 90 - 31 December 90 እ.ኤ.ኣ. = 83 ዓ.ም."} {"id": "5733", "contents": "1 January 1300 - 5 September 1300 እ.ኤ.ኣ. = 1292 ዓ.ም. 6 September 1300 - 31 December 1300 እ.ኤ.ኣ. = 1293 ዓ.ም."} {"id": "5751", "contents": "1 January 1291 - 5 September 1291 እ.ኤ.ኣ. = 1283 ዓ.ም. 6 September 1291 - 31 December 1291 እ.ኤ.ኣ. = 1284 ዓ.ም."} {"id": "5763", "contents": "1 January 1285 - 4 September 1285 እ.ኤ.ኣ. = 1277 ዓ.ም. 5 September 1285 - 31 December 1285 እ.ኤ.ኣ. = 1278 ዓ.ም."} {"id": "14127", "contents": "ንቡረ ዕድ በጥንቱ ዘመን ኢትዮጵያኖች ይጠቀሙበት የንበረው የማዕረግ አይነት ነው። የዚህ ሰው ድርሻም አክሱምን ማስተዳደር ነበር። በአክሱም ጽዮንና በአዲስ አለም ደብረጽዮን አብያተክርስትያን ላይ ለሚሾሙ የካህናት አለቆች የሚሰጥ የማዕረግ ስም።"} {"id": "14997", "contents": "ለዋስ አፍ የለው ለጉንዳን ደም የለው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "15003", "contents": "የዝምድና ትሥሥርን ያሳያል።"} {"id": "15009", "contents": "ለይቶት አባ ንጉሷ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "15015", "contents": "ሁሉን የተኘ አንዱንም ያጣል ከሚለው ጋር እኩያ ባይሆን ተመሳሳይ ትርጓሜ ይይዛል።"} {"id": "15021", "contents": "ለድሀ ማን ሰጠው ውሀ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "15081", "contents": "ታኅሣሥ ፮ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፺፬ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፪፻፸፪ ቀናት በ ዘመነ ዮሐንስ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፪፻፷፱ ቀናት ይቀራሉ። ፲፱፻፶፫ ዓ/ም በወንድማማቾች መንግሥቱ ንዋይ እና ገርማሜ ንዋይ የተጠነሰሰው የታኅሣሥ ግርግር መፈንቅለ መንግሥትን የሚቃረነው የነጄነራል መርዕድ መንገሻ ኃይል ዝግጅቱን ጨርሶ በዚያው ዕለት ከቀትር በኋላ በዓየር እና በታንክ ጭምር የተፋፋመ ውጊያ ሲጀምር መንግሥቱ ንዋይ መምሪያ ክፍላቸውን ወደ ገነተ ልዑል ቤተ መንግሥት አዛወሩ። (እንግሊዝኛ) http://en.wikipedia.org/wiki/December_15"} {"id": "15147", "contents": "ይታደሏል እንጂ አይታገሉም ከሚለው አባባል ጋር ይሄዳል። ጥሩ ወይም መጥፎ ተረትና ምሳሌ ይሁን አይሁን እንደ ርዕዮተ አለማችን ይወሰናል።"} {"id": "15153", "contents": "በገና ጊዜ ጉግስ ጨዋታ ላይ ጌታና ሎሌ ቢጫወቱና ጌታ ቢጎዳ አይቆጣም ምክንያቱም ጨዋታ ነውና።"} {"id": "8385", "contents": "ክሪስቲና አማ አታ አዪዶ በማርች 23፣ 1942 እ.ኤ.አ. ጋና ውስጥ ተወለደች። ትምህርቷን በዌስሊ የልጃገረዶች ትምህርት ቤት፣ በመቀጠልም በጋና ዩኒቨርስቲ ተከታትላ በ1964 ዓ.ም በእንግሊዝኛ ቋንቋ የመጀመሪያ ዲግሪዋን ተቀብላለች። የመጀመሪያ የድርሰት ስራዋ የሆነውን «The Dilemma of a Ghost»ን በዚያ ዓመት ለማጠናቀቅ የበቃች ሲሆን ይሄው ድርሰቷ በሎንግማን አሳታሚ ድርጅት አማካይነት በቀጣዩ ዓመት ታትሞላታል። አዪዶ በልብ-ወለድ ደራሲነት ብቻ አይደለም እውቅናን ያተረፈችው፤ በጸሃፌ-ተውኔትነት እና ገጣሚነትም እንጂ። ጽሁፎቿ በአብዛኛው የዘመኑ የአፍሪካ ሴቶች ስላላቸው ሚና እና የምእራባዊው ባህል ስለሚያሳድርባቸው ኢርቱእ ተጽኖ ላይ የሚያተኩሩ ናቸው። አዪዶ በ1982 የጋና የትምህርት ሚኒስትር ሆና ብትሾምም በስራው ላይ የቆየችው ለ18 ወራት ያህል ብቻ ነው። በአሁኑ ወቅት በብራውን ዩኒቨርስቲ የአፍሪካ ጥናት ክፍል ውስጥ ተጋባዥ ፕሮፌሰር በመሆን ትሰራለች። Dilemma of a Ghost (1965) Anowa (በጋና አፈታሪክ ላይ ተመስርቶ የተጻፈ ተውኔት፣ 1970) No Sweetness Here (የአጫጭር ታሪኮች መድብል፣ 1970) Our Sister Killjoy (1977) Someone Talking to Sometime (የግጥም መድብል፣ 1986) The Eagle and the Chicken (1986) Birds and Other Poems (የህጻናት መጽሃፍ፣ 1988) Changes: A Love Story (1991) An Angry Letter in January (የግጥም መድብል፣ 1992) The Girl Who Can and Other Stories (1997) (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "8421", "contents": "ሰርቢያ (ሰርብኛ: Србија / Srbija)፣ በይፋ የሰርቢያ ሬፑብሊክ (ሰርብኛ፦ Република Србија / Republika Srbija) በደቡብ-ምሥራቅ አውሮጳ የሚገኝ አገር ነው። በ2000 ዓ.ም. ኮሶቮ የሚባል ክፍላገር ነጻነቱን አዋጀ። ይህ አድራጎት በብዙ አገሮች ቢቀበልም በሌሎች አገሮች ግን አልተቀበለም። በተለይ ሰርቢያና ሩሲያ አልተቀበሉም።"} {"id": "8433", "contents": ""} {"id": "8529", "contents": "ሚካኤል ሾሎኮቭ የሩስያ ጸሐፊ ነበረ። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "15399", "contents": ""} {"id": "15429", "contents": "መሄድ በጋ ነው መቀመጥ ክረምት ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው። የክረምትን ለጉዞ አስቸጋሪነት የሚያሳይ ይመስላል።"} {"id": "15435", "contents": "መልካም ስም ከመቃብር በላይ ይውላል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ጥሩ ስራ አይቀበርም፣ ይልቁኑ ሲወደስ ይኖራል።"} {"id": "11121", "contents": "አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በአዲስ አበባ፣ ኢትዮጵያ የሚገኝ የመጀመሪያውና ትልቁ የመንግሥት የከፍተኛ ትምህርት ተቋም ነው። አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ በቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ዩኒቨርሲቲ ስምነት የኢትዮጵያን የትምህርት ፋናንና ዕርምጃን እንዲያሳይ ታኅሣሥ ፱ ቀን ፲፱፻፶፬ ዓ.ም. ከመመረቁ በፊት፣ መሠረቱ በንጉሠ ነገሥቱ ጥቅምት ፳፫ ቀን ፲፱፻፵፪ ዓ.ም. ተጣለ። ዩኒቨርስቲ ኮሌጅ አዲስ አበባ በመባል ይታወቅ ነበር፤ በኋላም የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ዩኒቨርስቲ የሚል ስያሜ የነበረው ሲሆን የዘውዳዊው መንግሥት ሥርዓት ካከተመ በኋላ የተመሠረተው ወታደራዊ መንግሥት አሁን በሚጠራበት ስሙ ሰይሞታል። አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ዋና አስተዳደሩን ሰድስት ኪሎ በሚገኘው በዋናው ግቢ ያደረገ ሲሆን በአምስት ኪሎ (የቴክኖሎጂ ፋኩለቲ-ሰሜን)፣ በአራት ኪሎ የሳይንስ ፋኩልቲ፣ በስድስት ኪሎ (የቢዝነስና ኢኮኖሚክስ ፋኩልቲ እንዲሁም የኢንፎርማቲክስ ፋኩልቲ)፣ በጥቁር አንበሳ (የህክምና ፋኩልቲ ) በልደታ (የቴክኖሎጂ ፋኩለቲ-ደቡብ)፣ የአዲስ አበባ ንግድ ስራ ኮሌጅ፣ የያሬድ ሙዚቃ ትምህርት ቤት፣ የጥርስ ህክምና ትምህርት ቤት፣ እንዲሁም በደብረዘይት ከተማ የእንሰሳት ህክምና ፋኩልቲን ያስተዳድራል። አዲስ አበባ በስሩ የሚከተሉትን ፋኩልቲዎች እና ኢንስቲቲዩቶች ይዟል፦ የኢንፎርማቲክስ ፋኩልቲ በአዲስ መልክ የተመሠረተው በ1994 ዓ.ም. ሲሆን ቀድሞ ሲሳ (ስኩል ኦፍ ኢንፎርሜሽን ስተዲስ ፎር አፍሪካ) በመባል ይታወቅ ነበር። በአሁኑ ሰዓት የኢንፎርማቲክስ ፋኩልቲ በስሩ የኢንፎርሜሽን ሳይንስ ትምህርት ክፍልን እና የኮምፒዩተር ሳይንስ ትምርት ክፍልን ይዞአል። ሁለቱም የትምህርት ክፍሎች የባችለርና የማስተርስ ፕሮግራሞች አሉዋቸው። ኢንፎርሜሽን ሳይንስ ማለት ኢንፎርሜሽን ሳይንስ ማለት ነው?"} {"id": "14439", "contents": "ሁሉ ቢናገር ማን ይሰማል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሁሉ ቢናገር ማን ይሰማል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የማድመጥን ጠቃሚነት የሚያሳይ አባባል ነው።"} {"id": "14445", "contents": "ሁሉን አውቆ አሳውን እሾህ ከስጋው ለይቶ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያለመጠን አውቃለሁ ባይ የአሳውን ዋና ክፍል፣ ስጋውን፣ ትቶ እሾሁን እንደአሳው እያየ ይራቀቃል ነው። አዋቂወች ብዙ ጊዜ ዋናውን ነገር ትተው ለሌላው ህዝብ እማይጠቅም የሚመስል ላይ መጠበብ የመውደዳቸውን አባዜ የሚያሳይ ነው።"} {"id": "2157", "contents": "አሪዞና (Arizona) በምዕራባዊ ዩናይትድ ስቴትስ የሚገኝ ክፍላገር ነው። ኒው ሜክሲኮ ፣ ዩታህ ፣ ኔቫዳ ፣ ካሊፎርኒያ እና ኮሎራዶ ያዋስኑታል። የአሪዞና ሕግ-አውጪ ቅርንጫፍ የ30 ሰው ሴኔት እና የ60 ሰው ምክር-ቤት አለው። የሪፑብሊካን ፓርቲ በስቴቱ ዋነኛው ፓርቲ ነው። በ2002 እ.ኤ.አ. የአሪዞና ስቴት ሕግ-አውጪ ቅርንጫፍ በጀት 14.3 ቢሊዮን ዶላር ሲሆን የሕግ-አስፈጻሚ ቅርንጫፍ በጀት ደግሞ 13.8 ቢሊዮን ዶላር ነው። የስቴቱ ሴኔተሮች እና ምክር-ቤት ተወካዮች ለሁለት-ዓመት ጊዜ ላልተወሰነ ብዛት ይመረጣሉ። ከ4 ጊዜ በላይ በተካካይ መመረጥ ግን አይችሉም። የሕግ-አስፈጻሚ ቅርንጫፍ በአስተዳዳሪ የሚመራ ሲሆን ለ4 ዓመት ሥልጣን ላይ ይቆያል። ያልተወሰነ ጊዜ መወዳደር ሲቻል ከሁለት ጊዜ በላይ ግን በተካካይ መመረጥ አይፈቀድም። ልክ በደቡብ-ምዕራብ እንደሚገኙ ሌሎች ስቴቶች በረሃማ ነው። ባንድ ጊዜ አሪዞና ከአሜሪካ ትልቁ የጥጥ አምራች ነበረ። በ2004 እ.ኤ.አ. አሪዞና 5,743,834 የሚገመት የሕዝብ ብዛት አላት። የዘር ክፍልፍል፦ 63.8% ነጭ 25.3% ላቲን 5% ቀይ-ህንድ 3.1% ጥቁር 1.8% ኤስያን 2.9% ክልስ ቋንቋ ክፍልፍል (እንደ 2000 እ.ኤ.አ.)፦ 74.1% እንግሊዝኛ 19.5% ስፓኒሽ 1.6% ናቫሖ 0.6% ሌሎች ቀይ-ሕንድ ቋንቋዎች 0.5% ጀርመንኛ ጾታ፦ 49.9% ወንድ 50.1% ሴት ሃይማኖት፦ ክርስቲያን - 80% ፕሮቴስታንት - 42% ባፕቲስት - 9% ሜቶዲስት - 5% ሉተራን - 4% ሌላ - 24% ሮማን ካቶሊክ - 31% ሞርሞን - 6% ሌላ ክሪስቲያን - 1% ሌላ ሃይማኖት - 2% ሃይማኖት-የለሽ - 18% ስቴት ዩኒቨርስቲዎች አሪዞና ስቴት ዩኒቨርስቲ ዩኒቨርስቲ ኦፍ አሪዞና ሰሜን አሪዞና ዩኒቨርስቲ"} {"id": "14475", "contents": "ሆዱ ሲጎድል ሰው ያጋድል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሆዱ ሲጎድል ሰው ያጋድል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ጥቅሙ ሲጓደልበት አንባጓሮ የሚፈጥርን ሰው የሚገልጽ ተርትና ምሳሌ።"} {"id": "14487", "contents": "ሆዴ ኑር በዘዴ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሆዴ ኑር በዘዴ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ለመኖር ዘዴ ያስፈልገዋል የመስላል ትርጉሙ"} {"id": "14493", "contents": "ሆድ ለማታ በልቶ ለጠዋት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሆድ ለማታ በልቶ ለጠዋት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "15573", "contents": "ሲበሉ አድርሰኝ ሲጣሉ መልሰኝ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሲበሉ አድርሰኝ ሲጣሉ መልሰኝ"} {"id": "14511", "contents": "ሆድ የኔ ነው ሲሉት ቁርጠት ሆኖ ይገድላል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሆድ የኔ ነው ሲሉት ቁርጠት ሆኖ ይገድላል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሆድ/ጥቅም ፍቅር መጨረሻው ሞት ነው ይመስላል ምሳሌው"} {"id": "15597", "contents": "ሴትና መሬት የማይችሉት የለም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሴት ትዕግስተኛ ናት የሚል ምሳሌ ሴት ሁሉን ቻይ ናት"} {"id": "15603", "contents": "ሴት ብታውቅ በወንድ ያልቅ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሴቶች ሃሳብ ያፈልቃሉ ወንዶች ይተገብራሉ ከሚል የቆየ አስተያየት የፈለቀ"} {"id": "11511", "contents": "ቴዎብሰታ የቅዱስ ጊዮርጊስ እናት ናት። በኦርቶዶክስ ተዋሕዶ አብያተ ክርስቲያን ልማድና ትምህርት ከፍልስጥኤም ነበረች፣ ልጇም ሲያድግ እርስዋና አባቱ የቀጴዶቅያ አለቃ አናስታስዮስ አርፈው ነበር። በሮማ ካቶሊክ ቤተ ክርስቶያን ልማድ ግን የወላጆቹ ስሞች ጌሮንቲዩስ እና ፖሊክሮኒያ ተባሉ።"} {"id": "15681", "contents": "ሮቦት ማለት በምናባዊው አለም ሆነ በተጨባጭ ያለ ሰው ሰራሽ ስራ ፈጻሚ ነው። ይህ አጠቃላይ ትርጉሙ ሲሆን በውኑ አለም ግን ሲተገበር የምናየው በተንቀሳቃሽ የኤሌክትሪክ መሳሪያወች ነው። ሮቦቶች ብዙ ጊዜ በኮምፒውተር የሚታዘዙ ይሁኑ እንጂ በኤሌክትሪክ ትዛዝም ቀልጥፈው እንዲሰሩ የሚደረግበት ጊዜ አለ። ሮቦትን ከሌሎች አይነት የሰው ልጅ መሳሪያወች የሚለየው አንድን ስራ የሚሰራው በራሱ መሆኑ ነው።"} {"id": "15693", "contents": "በአንድ አገር ወይም ማህበረሰብ ውስጥ ለሸቀጥ (አሰፈላጊ እቃ) ና አገልግሎት መግዢያ እንዲሁም እዳ መክፈያ የሚያገለግ ማንኛውም ነገር ሁሉ ገንዘብ ይባላል። የጥንቱ ገንዘብ ዋጋ ይመነጭ የነበረው ከራሱ ከተሰራበት እቃ ዋጋ ነበር (ለምሳሌ፡ ከወርቅ የተሰራ ሳንቲም) ። በዚህ ምክንያት እንዲህ አይነቱ ገንዘብ የኮሞዲቲ ገንዘብ ይባላል። በአሁኑ በአለማችን የሚሰራባቸው ገንዘቦች በራሳቸው የራሳቸው የሆነ ዋጋ የላቸውም (ለምሳሌ ከተልባ እግር የተሰራው ዶላር በራሱ ዋጋ የለውም) ። ይህ አይነት ገንዘብ ፊያት ገንዘብ ሲባል ዋጋው የሚመነጨው የአንድ አገር መንግስት ህጋዊ መገበባያ ብሎ ስላወጀው ብቻ ነው። ህጋዊ መገበባያ ሲባል ለማንኛውም በዚያ አገር ውስጥ ላለ እዳ ይህ የታወጀው ገንዘብ እንደ ክፍያ ሲቀርብ \"አይ! አልቀበልም\" ማለት ክልክል ነው። በዚህ ምክንይት የፊያት ገንዘብ ዋጋ ከመንግስት ሃይል ጋር ከፍተኛ ግንኙነት አለው። ያንድ ዘመናዊ ሃገር የገንዘብ አቅርቦት በሁለት ይከፈላል፣ ይኸውም ተጨባጭ የሆነው የታተመው ብርና በማይጨበጥ መልኩ በባንክ ቤት ተጠራቅሞ ያለው በቼኪንግ እና ሴቪንግ የሚከፈለው የባንክ ሒሳብ ነው። ባብዛኛው ጊዜ እኒህ የ ባንክ ሒሳቦች ታትሞ ከቀረበው ብር በላይ ናቸው። በምናባዊ አለም ውስጥ የተቀመጡት እነዚህ የቁጥር ሰነዶች ምንም እንኳ የማይታዩና የማይዳሰሱ ቢሆንም ልክ እንደ ጥሬ ብር እኩል ለመሸጥና ለመለወጥ ያገለግላሉ። የጥንቶቹ ሰወች እቃን በቃ በመለዋወጥ መገበያየት ቻሉ። ይህም በማይተዋወቁ ሰወች ዘንድ ነበር። በሚተዋወቁ ግን የስጦታ ልውውጥ ይደረግ ነበር። ቀስ ብሎ የተለያዩ ባህሎች ኮሞዲቲ ገንዘብ መጠቀም ጀመሩ። ከሁሉ አስቀድሞ ከብትና እህል (ገብስ) መደበኛ ነበሩ። በተለይ ዛጎል በብዙ ህብረተሶቦች ዘንድ እንደ መገበባያ ገንዘብ ይጠቅም ነበር። መዳብ፣ ብረት፣ ብርና ወርቅ በክብደት ለመግዣ ቢጠቀሙም፣ ሰዎች ውዱን ብረታብረት ከርካሹ ጋራ ስላቀላቀሉት በአማካኝ ጥረቱ እየቀነሰ ሄደ። በ660 ዓክልበ."} {"id": "9207", "contents": "የኡር-ናሙ ሕገጋት እስከ ዛሬ ከተገኙት መንግሥታዊ ሕግ ሰነዶች መኃል ከሁሉ ጥንታዊ የሆነው ሰነድ ነው። ሰነዱ የተጻፈው ከክርስቶስ ልደት ከ1983 ዓመት በፊት (ኡልትራ አጭር) በሱመርኛ ቋንቋ ነበር። በመቅደሙ የኡር ንጉሥ ኡር-ናሙ ስም ቢጠቀስም አንዳንድ ሊቃውንት ግን ምናልባት የልጁ የሹልጊ ሥራ ይሆናል ብለው ያምናሉ። መጀመርያ የተገኘው ቅጂ በተሰበረ ጽላት በኒፑር ፍርስራሽ ሲሆን፣ በ1944 ዓ.ም. ሊቅ ሳሙኤል ክሬመር አስተረጎሙት። ሆኖም ሰባራ ክፍሎች እንደ መሆኑ ከሕጎቹ ሁሉ 5ቱ ብቻ ሊታነቡ ይችሉ ነበር። ዳሩ ግን ሌሎች ቅጂዎች በኡርና በሲፓር ከተገኙ በኋላ አሁን ከ57 ድንጋጌዎች በጠቅላላ፣ 40 ያሕል ሊታወቁ ተቻለ። የኡር-ናሙ ሕገጋት ከሃሙራቢ ሕጎች በ300 አመት አስቀደሙ። ሆኖም ሌሎች የሕገጋት ሰነዶች ከኡር-ናሙ ጊዜ በፊት በሱመር እንደ ኖሩ ይታወቃል። የላጋሽ ንጉሥ ኡሩካጊና የሕግ ማሻሻል እንዳወጣ የሚል ጽላት ተገኝቷልና። በዚህ ሰነድ ሕጎቹ «አንድ ሰው እንዲህ ቢያደርግ፣ እንዲህ ይደረግ» በሚመስል አባባል ይጻፋሉ። ይህም ዘዴ ደግሞ በኋለኛ ሕገ መንግሥታት ይታያል። ከንጉሡ («ሉ-ጋል» ወይም ታላቅ ሰው) በታች፣ ከኅብረተሠቡ 2 አይነት ማእረግ ሰዎች ነበሩ፤ እነርሱም፦ 1) «ሉ» ወይም ነጻ ሰው እና 2) «አራድ» (ባርያ) / «ጌሜ» (ገረድ) ናቸው። የ«ሉ» ወንድ ልጅ ሚስት እስከሚያገባ ድረስ «ዱሙ-ኒታ» ይባል ነበር። የሴት («ሙኑስ») ሁኔታ ከሴት ልጅ («ዱሙ-ሚ») ጀመሮ እስከ ሚስት («ዳም») ከዚያም ከባሏ እረፍት ብትኖር ኖሮ እስከ ጋለሞታ («ኑማሱ») ድረስ ይደርስ ነበር። ደግሞ ይዩ፦ የሕገ መንግሥት ታሪክ። መቅደሙ እንደ ኋለኛ ሕገ መንግሥታት መቅደሞች ይመሳሰላል። ስለኡር-ናሙ መንግሥት አማልክቱን ካመሰገነ በኋላ በሰፊ ምድር ላይ የእኩልነት አዋጅ ያቀርባል። ከታወቁት ህገጋት እነዚህ አሉ፦ 1."} {"id": "11685", "contents": "ጥቅምት ፳፫ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፶፫ኛው እና የመፀው ፳፯ኛው ዕለት ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፫፻፲፫ ቀናት ሲቀሩ፣ በዘመነ ዮሐንስ፤ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፫፻፲፪ ቀናት ይቀራሉ። ፲፱፻፯ ዓ.ም. - በመጀመሪያው የዓለም ጦርነት ሩሲያ በኦቶማን ንጉዛት ላይ ጦርነት አወጀች። ፲፱፻፳፫ ዓ.ም. - በኢትዮጵያ፣ ንግሥተ ነገሥታት ዘውዲቱ በድንገተኛ ሞት ከአለፉ በኋላ አልጋ ወራሹ ንጉሥ ተፈሪ መኮንን ተተክተው በመናገሻ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተ ክርስቲያን የንጉሠ ነገሥትነት ዘውድ ጭነው ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ተባሉ። ፲፱፻፵፪ ዓ/ም - ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ አራዳ የተገነባውን የአዲስ አበባ ከተማ ማዘጋጃ ቤት ሕንፃ የመሠረት ድንጋይ አስቀመጡ። ፲፱፻፶፯ዓ.ም. - የኢትዮጵያ ቴሌቪዥን በኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ፤ በአዲስ አበባ አካባቢ ማሰራጨት ጀመረ። ፲፱፻፶፯ዓ.ም. - በሳውዲ አረብያ ንጉዛት ንጉሥ ሳውድ በቤተሰቦቻቸው ሽምቅ ከዙፋናቸው ተፈንቅለው በግማሽ ወንድማቸው በንጉሥ ፋይሳል ተተኩ። ፲፱፻፷፫ ዓ/ም - የዓመቱ የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ በጎ አድራጎት ድርጅት ሽልማት ከ ፵ሺ የኢትዮጵያ ብር ጋር ለብሪታኒያዊው የታሪክ ምሁር፣ ባዝል ዴቪድሶን (Mr. Basil Davidson) ተሰጠ። ፲፱፻፷፯ ዓ/ም - የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን በአዲሱ የኢትዮጵያ ጊዜያዊ ወታደራዊ መንግሥት (ደርግ) የታወጀውን “ብሔራዊ የሥራ ዘመቻ” እንደምትደግፍ አስታወቀች። ፲፱፻፸፮ ዓ.ም. - የአሜሪካው ፕሬዚደንት ሮናልድ ሬጋን በየዓመቱ የማርቲን ሉተር ኪንግ መታሰቢያ ቀን እንዲከበር የሚያስችለውን ብሔራዊ ሕግ ፈረሙ። ፳፻ ዓ.ም. - በሰሜን ሸዋ አስተዳደር፣ በሀገረ-ማርያም ከሰም ወረዳ፣ ኮረማሽ አጥቢያ የሚገኘው የየለጥ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተ ክርስቲያን በዘመናዊ መልክ ከተገነባ በኋላ ተመርቆ አገልግሎት ላይ ዋለ። ፲፱፻፱ ዓ/ም - ታዋቂው ደራሲ ክቡር ዶክቶር ከበደ ሚካኤል በደብረ ብርሃን ከተማ፣ ገርም ገብርኤል አጥቢያ ላይ ተወለዱ። (እንግሊዝኛ)http://www.nytimes.com/learning/general/onthisday/20081102.html (እንግሊዝኛ) P.R.O., FO 371/183838 Annual Review of 1964 (እንግሊዝኛ) P.R.O., FCO 371/784 Annual Review of 1970 (እንግሊዝኛ) P.R.O., FCO 371/1660 - ANNUAL REVIEW FOR ETHIOPIA FOR 1973 (እንግሊዝኛ) P.R.O., FCO 371/1829 - ANNUAL REVIEW FOR ETHIOPIA FOR 1974 [* አ.አ. ሚሌኒየም ጽ/ቤት አዲስ አበባ ባለፈውና በአዲሱ ሚሌኒየም ገጽ 10-12]"} {"id": "15999", "contents": "ሶስቴ ከመፍሳት አንዴ መቅዘን የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "16005", "contents": "ሸማና ምስጥ ወደ ውስጥ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "16011", "contents": "ሸምበቆ በመርዘሙ ምሰሶ አይሆንም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "16017", "contents": "ሸኝ ቤት አይገባም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "16023", "contents": "ሹመት የለመደ ወንዝ ዳር ይወርዳል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "16047", "contents": "ግማሽ ኪሎ ግራም ተቀቅሎ በደንብ የተጠነፈፈ ፓስታ 2 የሾርባ ማንኪያ ዘይት 2 መካከለኛ ጭልፋ (200 ግራም) ቺዝ 4 የሾርባ ማንኪያ (100 ግራም) የገበታ ቅቤ 5 መካከለኛ ጭልፋ ቢሻሜል ሶስ 5 መካከለኛ ጭልፋ ቦሎኔዝ ሶስ 3 እንቁላል 1. ፓስታውን ትልቅ ብረት ድስት ውስጥ በማድረግ ቦሎኔዝ ሶስና ሦስት ጭልፋ ቢሻሜል ሶስ መጨመር፤ 2. በጭልፋ አገላብጦ በደንብ ማቀላቀልና እንቁላሉን መትቶ በመጨመር ማዋሃድ፤ 3. የዳቦ መጋገሪያ ትሪ ዘይት ቀብቶ የተዘጋጀውን ውሁድ እንደ ዳቦ መጠፍጠፍ፤ 4. የተረፈውን ቦሎኔዝ ሶስና ቢሻሜል ሶስ በላዩ ላይ በመቀባት መሸፈንና ቺዝ ላዩ ላይ መነስነስ፤ 5. የገበታ ቅቤውን በማንኪያ ቆራርጦ ላዩ ላይ እያራራቁ ማድረግ፤ 6. ዳቦ መጋገሪያ (ፉርኖ ቤት) ውስጥ ከቶ ማብሰል፣ ወይም በትልቅ ብረት ድስት በመጠፍጠፍ በላይና በታች ከሰል አድርጐ መሥራት፤ 7. ወርቃማ ቀለም ሲያመጣ ማውጣት፤ 8. ቀዝቀዝ ሲል እንደ ዳቦ በደንብ አስተካክሎ ስምንት ቦታ ቆርጦ ማቅረብ፡፡"} {"id": "14673", "contents": "በቼኮዝላቪያ ጸሃፊወች የታተመ የኢትዮጵያ ካርታ"} {"id": "16083", "contents": "የጣት ቀለበት በጣት ዙሪያ የሚጠለቅ የጌጣጌጥ ዓይነት ነው። by right hand for the fourth finger"} {"id": "11811", "contents": "ሞና ሊዛ (በ ጣሊያንኛ ፡ Mona Lisa) ወይስ ላ ጆኮንዳ (በ ጣሊያንኛ ፡ La Gioconda ) የ ሌኦናርዶ ዳ ቪንቺ ሥዕል ነው።"} {"id": "16095", "contents": "ነጭ ሽንኩርት (Allium sativum) የሽንኩርት ዘመድ ሲሆን ለምግብም ሆነ ለመድኅኒት በሰፊ የሚጠቀም ዕፅ አይነት ነው። በጣም ጠንካራ ጣዕም አለው። አስተዳደጉ በጣም ቀላል ነው፤ በእፃዊ ተዋልዶ ይበዛል። የሚተከለው የአኮራቹ ክፍሎች እራሳቸው እንጂ ዘር አያሰፈልግም። በብዙዎች አገራት፣ የአኮራቹ ክፍሎች በመፀው ወራት (ከበረድ ወቅት አስቀድሞ) በላይ አፈር ውስጥ ተቀብረው በሙቀት ጊዜ ይታረሳል። በውርጭ እንዳይበላሽ ቢያንስ በ፫ ኢንች ጥልቀት ይቀበራል። እንግዲህ ከተቀበረው በኋላ በስምንት ወር ያህል ይመረታል። እያንዳንዱ ክፍል በመሬት ውስጥ አዲስ አኮራች እንደ ፈጠረ ይሆናል። ነጭ ሽንኩርት ለማሳደግና ለማብዛት ለሕፃን ቢሆንም እጅግ ቀላል በመሆኑ፣ ምናልባት የሰው ልጅ ከሁሉ በፊት ያስለመደው ተክል ዝርያ ሊሆን ይችላል፤ እንዲሁም የምጣኔ ሀብት መጀመርያ መሠረት ሊባል ይቻላል። በጥንታዊ ግብጽ ሠራተኞች ከፈርዖን መንግሥት የነጭ ሽንኩርት፣ ሌላ ሽንኩርት ወዘተ."} {"id": "14793", "contents": "ለማኝ አያማርጥም ማር አይኮመጥጥም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ለማኝ አያማርጥም ማር አይኮመጥጥም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ለማኝ አያማርጥም ማር አይኮመጥጥም የአማርኛ ምሳሌ ነው። የቸገረው እርጉዝ ያገባል። ምንጭ፦ አዲሱ የምሳሌያዊ አነጋገሮች መጽሐፍ፣ ገጽ ፲፱"} {"id": "14799", "contents": "ለመሄድና ለመላወስ አዛዥ ራስ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ለመሄድና ለመመለስ አዛዥ ራስያህያ ስጋ አልጋ ሲሉት መሬት"} {"id": "2481", "contents": "ፍራንስ ፕረሸረን (France Prešeren) (3 December 1800 - 8 February 1849 እ.ኤ.አ.) የስሎቪንኛ ባለ ቅኔ ነበር። ከስሎቪንኛ ባለ ቅኔዎች ሁሉ የላቀ ይቈጠራል። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "16455", "contents": "ካሣ ወልዴ ኢትዮጵያዊ ዘፋኝ ነበር። ካሣ ወልዴ ባደረበት የሙዚቃ ስሜት የተነሣ በአዲስ አበባ ማዘጋጃ ቤት በ፲፱፻፵፬ ዓ.ም. በድምፃዊነት በመቀጠር ተወዳጅነትን አትርፎአል። ናሽናል ቢብሊዮግራፊ ቡድን፣ የአንጋፋ አርቲስቶች መዝገበ የሕይወት ታሪክ፣ መጋቢት ፳፻፣ ገጽ 13 (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "9945", "contents": "ከልደት እስከ ሞት ከደጃዝማች ኪዳኔ ወልደመድኅን የተደረሰ መንፈሳዊና ፍልስፍና መጽሐፍ ሲሆን፤ ግንቦት 17 ቀን 1964 ዓመት ምህረት በትንሳኤ ዘጉባኤ ማተሚያ ቤት ታተመ። http://www.selamta.net/Amharic%20Literature/Keldet%20Eskemot.pdf"} {"id": "16521", "contents": "ቀሙን ላይቀር ከነጫማቸው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "2559", "contents": "ተ ቱ ቲ ታ ቴ ት ቶ ቷ ታው (ወይም ታዊ) በጥንታዊ አቡጊዳ ተራ 22ኛው ፊደል ነው። እንዲሁም በከነዓን በአራማያ በዕብራይስጥ በሶርያም ፊደሎች 22ኛው ፊደል \"ታው\" ይባላል። በዓረብኛ ደግሞ ተመሳሳይ ፊደል \"ታእ\" ተብሎ በ\"አብጃድ\" ተራ 22ኛ ነው። በአማርኛ ደግሞ \"ቸ ቹ ቺ ቻ ቼ ች ቾ\" ከ\"ተ...\" ትንሽ ተቀይሯል። የታው መነሻ ከቅድመ-ሴማዊ ጽሕፈት እንደ ሆነ ይታስባል። በዚህ ጽሕፈት ፊደሉ የመስቀል ስዕል መስለ። ይህን የመሰለው ሃይሮግሊፍ በጥንታዊ ግብጽኛ \"ሰውእ\" ነበር። የከነዓን \"ታው\" እንዲሁም ከዚህ ምልክት ተወስዶ በዚያ መንገድ የዕብራይስጥና የአራማያ ታው የአረብኛም \"ታእ\" ወለደ። ከዚህ በላይ የግሪክ አልፋቤት \"ታው\" (Τ, τ) አባት ሆነ። እሱም የላቲን አልፋቤት (T t) እና የቂርሎስ አልፋቤት (Т т) ወላጅ ሆነ። ስለዚህ እነዚህ ሁሉ የ\"ታው\" ሩቅ ዘመዶች ሊባሉ ይቻላል።"} {"id": "12015", "contents": "ሉዊ ለ ኔን (በ ፈረንሳይኛ ፡ Louis Le Nain) (1585 ? - 1640) ፈረንሳዊ ሠዓሊ ነበሩ።"} {"id": "12039", "contents": "1920ዎቹ ዓመተ ምኅረት ከ1920 ዓም ጀምሮ እስከ 1929 ዓም ድረስ ያሉት ዓመታት ናቸው። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "12795", "contents": ""} {"id": "3273", "contents": "1915 ዓመተ ምኅረት መስከረም ፩ - የእንግሊዝ አስተዳደር በፍልስጤም ጀመረ። መጋቢት ፳፫ - የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ታላቁ ሊቅ አለቃ አያሌው ታምሩ በጎጃም ተወለዱ። ነሐሴ ፳፮ - ታላቅ ምድር መንቀጥቀጥ በጃፓን መቶ ሺህ የሚያህሉ ሰዎች ገደለ። እስከ ታኅሣሥ 22 ቀን 1915 ድረስ = 1922 እ.ኤ.አ. ከታኅሣሥ 23 ቀን 1915 ጀምሮ = 1923 እ.ኤ.አ."} {"id": "3279", "contents": "ሰኞ በእሑድ እና በማክሰኞ መሀከል የሚገኝ በብዙ አገሮች የሳምንቱ ሁለተኛ ቀን፣ በሌሎች ብዙዎች ዘንድ (ለምሣሌ፦ የአውሮፓ አገሮች) ደግሞ የመጀመሪያ ቀን ነው። የሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን እሑድ በሆነባቸው አገሮችም ጭምር ብዙዎች ሰኞን የመጀመሪያ አድርገው ይወስዱታል። ይህም በአብዛኛው ለብዙ ሰራተኞችና ተማሪዎች ከቅዳሜ እና እሑድ እረፍት በኋላ የመጀመሪያው የሥራ ወይም የትምህርት ቀን በመሆኑ ነው። ከዚህም በተጨማሪ ይህ እውነታ ሰኞን በአንዳንዶች ዘንድ እንደ መጥፎ ቀን እንዲቆጠር አድርጎታል። በኢትዮጵያ ውስጥ በአንዳንዶች ዘንድ ሰኔ አንድ ሰኞ ቀን ከዋለ መጥፎ ነው የሚል ምንም ሳይንሳዊም ሆነ ኃይማኖታዊ መሠረት የሌለው አጉል እምነት አለ። \"ሰኔና ሰኞ\" መነሻው አንድ ሰኞ ቀን በዋለ ሰኔ አንድ ተግባር ላይ በዋለ አዋጅ ሳይሆን እንደማይቀር ይገመታል። አዋጁ በኢትዮጵያ ውስጥ መኪና የሚነዳበትን የመንገዱን ክፍል የቀየረ ነበር፤ በመንገዱ በግራ ክፍል መነዳቱ ቀርቶ በቀኝ ክፍል እንዲነዳ የሚያዝ አዋጅ ነበረ። በተፈጠረው ለውጥ ብዙ አደጋ በመድረሱ፡ ከዚያ ጀምሮ ሰኔና ሰኞ ሲገጣጠሙ እንደመጥፎ እድል ይታያል።[ዋቢ መጻሕፍት ያስፈልገዋል]"} {"id": "16821", "contents": "ደብተር ወይንም የመማሪያ ደብተር ማንኛውም በትምህርት ቤት ውስጥ የሚሰሩ መልመጃዎችን እና ጠቃሚ ማስታወሻዎችን ለመያዝ የሚረዳ የወረቀጥ ጥራዝ ነው። መልመጃዎቹ እና ማስታወሻዎቹ የሚጻፉት በእርሳስ ወይም ብዕር (እስክርቢቶ) ነው።"} {"id": "3303", "contents": "1602 አመተ ምኅረት መስከረም 4 ቀን - የስፓንያ ከተማ ቫሌንሲያ ሞሪስቾዎችን (አረብ ክርስቲያን) ሁሉ አባረራቸው። መስከረም 5 ቀን - የእንግሊዝ መርከበኛ ሄንሪ ሀድሰን የሀድሰን ወንዝ (በዛሬው ኒው ዮርክ) አገኘው። ኅዳር 23 ቀን - የስምምነት ውል ተፈራርመው፣ እስፓንያውያን በምሥራቅ ጃፓን ውስጥ አንድ ፋብሪካ ለመሥራት፣ የማዕድን ሠራተኞች ከ\"አዲስ ስፓንያ\" (ሜክሲኮ) ወደ ጃፓን ለማስገባት፣ የስፓንያ መርከቦች አስፈላጊነት እንደሆነባቸው ጃፓንን ለመጎብኘት ተፈቅደው፣ ደግሞ የጃፓን ተልእኮ ወደ እስፓንያ ቤተ መንግሥት እንዲጓዝ ተወሰነ። ጥር 2 ቀን - ጋሊሌኦ በቴሌስኮፕ አዲስ ጨረቃዎች በጁፒተር ዙሪያ አገኘ። መጋቢት 6 ቀን - የስዊድን ጭፍሮች መስኮብን ማረኩ። ግንቦት 2 ቀን - ፍራንሷ ራቫያክ የፈረንሣይን ንጉሥ 4ኛ አንሪ ገደላቸው። ግንቦት 22 ቀን - በራቫያክ ይሙት በቃ የሚል ፍርድ ተፈጸመበት። ሰኔ 20 ቀን - የሚግማቅ ብሔር ዋና አለቃ መምበርቱ በፈረንሳያውያን ተጠመቁ። ሐምሌ 1 ቀን - ጆን ጋይ ከ39 እንግሊዛውያን ሰፈረኞች ጋራ ወደ ኒውፈንላንድ (የዛሬው ካናዳ) ከእንግሊዝ ወጣ። ሐምሌ 29 ቀን - ሄንሪ ሀድሰን የሀድሰን ባህረሠላጤ (በዛሬው ካናዳ) አግኝቶ ወደ እስያ የሚወስድ ማለፊያ መሰለው። እስከ ታኅሣሥ 25 ቀን 1602 ድረስ = 1609 እ.ኤ.አ. ከታኅሣሥ 26 ቀን 1602 ጀምሮ = 1610 እ.ኤ.አ."} {"id": "3315", "contents": "(ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "3321", "contents": "ግብርና ወይም እርሻ ለሰው ልጅም ሆነ ለእንስሶች የሚሆን ምግብን፥ ቃጫንና ሌሎችም በአትክልት ከልማት የሚገኙ ነገሮችን ማምረትና እንስሳ ማርባትን ይሰይማል።"} {"id": "12639", "contents": ""} {"id": "17049", "contents": "ጳጉሜ ቢለግስ ጎታህን አብስ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "17055", "contents": "ፍየሏን እንደበግ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "17079", "contents": "ሁለት እግር አለኝ ተብሎ ሁለት ዛፍ አይወጣም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ነገሮችን ደረጃ በደርጃ ማስፈጸምን የሚደፍ"} {"id": "17085", "contents": "በትር ለገና ውሀ ለዋና የአማርኛ ምሳሌ ነው። አስፈላጊ ነገሮችን የሚያሳይ"} {"id": "17097", "contents": "በእጅ ያለ መዳብ እንደወርቅ ይቆጠራል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ብዙ ጊዜ የነገሮች ዋጋን የምናውቀው ከኛ ሲያመልጡ መሆኑን የሚያሳይ። ለምሳሌ አንድ ጤነኛ ሰው ጤናው ምንም ዋጋ አይኖረውም ነገር ግን ሲታመም የጤንነቱ ዋጋ የቱን ያክል እንደነበር ይረዳል።"} {"id": "17103", "contents": "በውሻ ሆድ ቅቤ አያድርም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ለአህያ ማር አይጥማትም"} {"id": "19095", "contents": "(ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "19125", "contents": "አርጎት ማለት የተውሰኑ የህብረተሰብ ክፍሎች በምስጢር እርስ በርሳቸው የሚግባቡበት ቋንቋ ማለት ነው። በኢትዮጵያ ውስጥ በአማርኛ ቋንቋ ውስጥ ጎላ ብለው የሚታወቁት አርጎቶች የነጋዴ ቋንቋ፣ የአዝማሪ ቋንቋ፣ የአራዳ ቋንቋ፣ የዛር ቋንቋናቸው። ሙውይት ቋንቋ ተብሎ የሚታወቀው የሴቶች አርጎት ደግሞ በጫሃ እና ጎጎት የጉራጊኛ ቋንቋ ተናጋሪወች ዘንድ ይጠቀሳል። ^ wolf lesalu, An Ethiopian Argot of People Possessed by a Spirit, Africa: Journal of the International African Institute Vol. 19, No. 3 (Jul. 1949), pp. 204-212 ^ Wolf Leslau , An Ethiopian Minstrels' Argot :Journal of the American Oriental Society Vol. 72, No. 3 (Jul. - Sep., 1952), pp. 102-109"} {"id": "19197", "contents": "ሁለት ስብስቦች ሊቀናነሱ ይችላሉ። A \\ B (ወይም A − B) ማለቱ ማናቸውም በA ውስጥ ኖረው ነገር ግን በ B የማይገኙ አባላት ስብስብ ማለቱ ነው። በአንድ አንድ ስሌቶች ማናቸውም ስብስቦች የአቃፊያቸው አለም አቀፍ ስብስብ አባል እንደሆኑ ተደርገው ሊወሰዱ ይችላሉ። ይህ ሁሉን አቃፊ ስብስብ እንዲህ ይወከላል፡ U ። በዚህ ጊዜ U \\ A የ A ውጭ ወይንም የ Aተቃርኖ ይሰኛል። ምሳሌ: {1, 2} \\ {ቀይ፣ ነጭ} = {1, 2}. {1, 2, አረንጓዴ} \\ {ነጭ፣ ቀይ፣ አረንጓዴ} = {1, 2}. {1, 2} \\ {1, 2} = ∅. {1, 2, 3, 4} \\ {1, 3} = {2, 4}. አለም አቀፉ ስብስብ U የመቁጠሪያ ቁጥሮችን ቢወክል, E ደግሞ ተጋማሽ ቁጥሮችን, O ኢተጋማሽ ቁጥሮችን ቢወክል, E′ = O. መሰረታዊ የውጭ ስብስብ ጸባዮች: A \\ B ≠ B \\ A. A ∪ A′ = U. A ∩ A′ = ∅. (A′)′ = A."} {"id": "13263", "contents": "ለእንስሳ ዝርያ፣ ቆርኬን ይዩ። ቆርኪ የኢትዮጵያ ህጻናት ከድንጋይና ከቆርኪ የሚጫወቱት ጨዋታ ነው። ቆርኪ ደግሞ የመጠጥ ጠርሙሶች የቆርቆሮ መክደኛ ነው። ይህ ጨዋታ ብዙን ጊዜ በልጆች የሚተገበረው በክረምት ወቅት ትምህርት ቤት ሲዘጋ ነው። ብዙ አይነት የቆርኪ ጨዋታወች ሲኖሩ ሁሉም ግን ቆርኪን በመደርደር ከቆርኪው ለመራቅ ጠፍጣፋ ድንጋይ በመጣል ድንጋዩን አርቆ የጣለው/ጣለቸው የመጀመሪያ እድሉን ይወስድና የተደረደረውን ቆርኪ ለመምታት ይሞክራል። በመታቸው ቆርኪዎች ልክም ይሰበስባል ማለት ነው። ብዙ ቆርኪዎችን የሰበሰበ ወይም በልጆች ቋንቋ የበላ የጫዋታው አሸናፊ ይሆናል። የቆርኪ ጨዋታ ፉክክርን፣ እቅድ ማውጣትን፣ ስልት አወጣጥና አተገባበርን ለህጻናት ያስተምራል። (ይህ ባሕል ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "17283", "contents": "ተልባ በቅባ ኑግ ለሰሚው ግራ ለበይው መልካም ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "17289", "contents": "ዲዮዶሮስ ሲኩሉስ (ግሪክ፦ Διόδωρος Σικελιώτης /ዲዮዶሮስ ሲከሊዮቴስ/) በ1ኛው ክፍለ ዘመን ዓክልበ. የኖረ የግሪክ ታሪክ ጸሐፊ ነበረ። ዲዮዶሮስ በጻፈው የዓለም ታሪክ (50 ዓክልበ. ገደማ) ስለ ኢትዮጵያ (አይቲዮፒያ) መረጃ ይሰጣል። የአባይ ወንዝ መነሻ በኢትዮጵያ ተራሮች ስለ መገኘቱ በብዙ ገጽ ጽፏል። ሜሮዌ የኢትዮጵያ ከተማ ቢሆንም፣ ከሜርዌ በቀር ብዙ ሌሎች አገሮች በ«ኢትዮጵያ» (ከሳሃራ በረሃ ደቡብ ያለው ሁሉ) እንዳሉ ይገልጻል። በፈርዖን 1 ፕሳምቲክ ዘመን (650 ዓክልበ. ገደማ) 200 ሺህ የግብጽ ወታደሮች አገራቸውን ከደው በኢትዮጵያውያን መካከል እንደ ሰፈሩ ይላል። የኒኑስ ንግስት ሰሚራሚስ በጥንት ኢትዮጵያን እንደ ወረረች ይጨምራል። ስለ ኢትዮጵያ ጽሕፈት ሲያብራራ ማለቱ የመርዌ ጽሕፈት እንደ ሆነ ይመስላል። በቀይ ባሕር ዳርቻ ወይም በአሁኑ ኤርትራ፣ ጂቡቲና ሶማሊላንድ ውስጥ፣ አንድ «አሣ በል» የሚባል የኢትዮጵያ ብሔር እንደሚኖር ይጽፋል። ደግሞ ሌሎች የኢትዮጵያ (የአፍሪካ) ብሔሮች «ሥር በል»፣ «ፍሬ በል»፣ «ቅጠል በል»፣ «አዳኞች»፤ «ዝሆን በል»፤ ሲሞዌስ፣ «ሰጎን በል»፣ ኩኖሞኔስ እና «ዋሻ አደሮች» ናቸው። ከዚህ የበለጠ ስለ ኢትዮጵያ (ስለ አፍሪካ ከሳሃራ ደቡብ) ሁኔታ በሰፊው ይገልጻል።"} {"id": "17301", "contents": "የ ትረካዎች በታዋቂዋ እንግሊዛዊ ደራሲ ሮውሊንግ (J. K. Rowling) የተፃፉ ትረካዎች ናቸው። የሀሪ ፖተር መፅሐፎች ሰባት ተከታታይ ትረካዎች ሲሆኑ የሚያጠነጥኑትም በአንድ አስማት የሚማር ልጅ ላይ ነው። የሰባቱም ተከታታይ ክፍሎች ርዕስ እንደሚከተለው ነው። Harry Potter and the Philosopher's Stone - በተለይም በአሜሪካ ውስጥ በHarry Potter and the Sorcerer's Stone ርዕስ የተሸጠ Harry Potter and the Chamber of Secrets Harry Potter and the Prisoner of Azkaban Harry Potter and the Goblet of Fire Harry Potter and the Order of the Phoenix Harry Potter and the Half-Blood Prince Harry Potter and the Deathly Hallows ሃሪ ፖተር (ተከታታይ ፊልሞች) በሰባቱም የትረካ መጽሐፎች ላይ በመመስረት በተለያዩ አመታት ወጥተዋል። እነዚህም፡ ሃሪ ፖተር ክፍል አንድ (ፊልም)፣ ሃሪ ፖተር ክፍል ሁለት (ፊልም)፣ ሃሪ ፖተር ክፍል ሦስት (ፊልም)፣ ሃሪ ፖተር ክፍል አራት (ፊልም)፣ ሃሪ ፖተር ክፍል አምስት (ፊልም)፣ ሃሪ ፖተር ክፍል ስድስት (ፊልም) እና ሃሪ ፖተር ክፍል ሰባት (ፊልም) ናቸው።"} {"id": "20337", "contents": "እንኳን ዘንቦብሽ ድሮም ጤዛ ነሽ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20343", "contents": "እንኳንስ ዘንቦብሽ እንዲየውም ጤዛ ነሽ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20355", "contents": "እንደ በሶ አንቆ እንደ እርጉዝ አስጨንቆ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "17343", "contents": "ተምሮ የማይጽፍ አክፍሎ የማይገድፍ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የተማረ መጻፍ መቻል አለበት አለበለዚያ ካልተማረ ቁጥር ነው።"} {"id": "13311", "contents": "ኔፓል በእስያ የሚገኝ አገር ነው። ዋና ከተማው ካትማንዱ ነው። ኔፓል Kathmandu Budhanilkantha Bhaktapur Patan Himalaya Mustang Rice Transport (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "17361", "contents": "ተስፋ መስጠት እያዩ እዳ መግባት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ተስፋ መስጠት እዳ መግባት"} {"id": "20445", "contents": "እከከኝ ልከክህ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20463", "contents": "እውር ሲቀናጣ ምርኩዙን ይጥላል ብሬክ ይደንሳል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20469", "contents": "እውር በዘንጉ ነጋዴ በወርቁ የአማርኛ ምሳሌ ነው። እውር በዘንጉ ነጋዴ በወርቁ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "17379", "contents": "ተቁመቱ ማጠር የልቡ መጠጠር የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20481", "contents": "እውነተኛ ሚስት ባሏን ትወዳለች የአማርኛ ምሳሌ ነው። እውነተኛ ሚስት ባሏን ትወዳለች የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "19419", "contents": "ባሮኛ በኢትዮጵያ የሚነገር ኦሟዊ ተብሎ በሚታወቀው የቋንቋ መደብ የአፍሮ-እስያ ቤተሰብ የሚካለል ቋንቋ ነው።"} {"id": "19425", "contents": "ዛይሴ - ዘርጉላኛ በኢትዮጵያ የሚነገር ኦሟዊ ተብሎ በሚታወቀው የቋንቋ መደብ የአፍሮ-እስያ ቤተሰብ የሚካለል ቋንቋ ነው።"} {"id": "19431", "contents": "ጫራኛ በኢትዮጵያ የሚነገር ኦሟዊ ተብሎ በሚታወቀው የቋንቋ መደብ የአፍሮ-እስያ ቤተሰብ የሚካለል ቋንቋ ነው።"} {"id": "19449", "contents": "ኦጶውኛ በኢትዮጵያ የሚነገር ናይሎ ሳህራዊ ተብሎ በሚታወቀው የቋንቋ መደብ ነው።"} {"id": "19461", "contents": "ታገስ ወንዝ (እስፓንኛ፦ Tajo /ታሖ/፤ ፖርቱጊዝኛ፦ Tejo /ቴኁ/) በአውሮፓ ውስጥ የሚገኝ ታላቅ ወንዝ ነው። ይህ ወንዝ 1,006 ኪ.ሜ. ያህል የሚረዝም ሲሆን ዓለማችን ከሚገኙ ወንዞች 173ኛ ረዥሙ ወንዝ ነው። ወንዙ በዚህ ርዝመቱ ስፔን እና ፖርቹጋል ውስጥ 80,100 ኪ.ሜ. ካሬ ያህል ስፋት ያካልላል። ይህንን ያህል ርዝመት እና ስፋት በሀገራቱ ላይ ካካለለ በኋላ የወንዙ መዳረሻ አትላንቲክ ውቅያኖስ ነው።"} {"id": "20727", "contents": "ወንድ ልጅ ተወልዶ ካልሆነ እንዳባቱ ስጡት አመልማሎ ይፍተል እንደናቱ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ወንድ ልጅ ተወልዶ ካልሆነ እንዳባቱ ስጡት አመልማሎ ይፍተል እንደናቱ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20733", "contents": "ወዛም ገማ ቢለው የነጭ ወሬ ነው አለው የአማርኛ ምሳሌ ነው። ወዛም ገማ ቢለው የነጭ ወሬ ነው አለው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20739", "contents": "ወደሽ ነው ቆማጢት ንጉስ ትመርቂ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ወደሽ ነው ቆማጢት ንጉስ ትመርቂ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20565", "contents": "እጅግ ማግኘት ያመጣል ትእቢት የአማርኛ ምሳሌ ነው። እጅግ ማግኘት ያመጣል ትእቢት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20571", "contents": "እገሌ የዋለበት ሸንጎ አይጥ የገባበት እርጎ እርጎውንም ለውሻ እርሱንም ለውርሻ የአማርኛ ምሳሌ ነው። እገሌ የዋለበት ሸንጎ አይጥ የገባበት እርጎ እርጎውንም ለውሻ እርሱንም ለውርሻ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20763", "contents": "ውሀ መልሶ ውሀ ቀልሶ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ውሀ መልሶ ውሀ ቀልሶ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20775", "contents": "ውሀ ቢደርቅ አሳ ያልቅ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ውሀ ቢደርቅ አሳ ያልቅ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "19551", "contents": "ነገር በእርቅ ወይፈንን በድርቅ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20607", "contents": "እጸድቅ ብየ ባቅፋት አንቀላፋች የአማርኛ ምሳሌ ነው። እጸድቅ ብየ ባቅፋት አንቀላፋች የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20613", "contents": "ኧረ ሳቄ ናልኝ ጥርሴስ አመሉ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው። ኧረ ሳቄ ናልኝ ጥርሴስ አመሉ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20631", "contents": "ዓፄ እስክንድር ወይም ዳግማዊ ቆስጠንጢኖስ (ከ፲፬፻፸፩ እስከ ፲፬፻፹፯ ዓ.ም. ነገሡ) ከዓፄ በእደ ማርያም በኋላ የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት ነበሩ። ^ ሐሪ አትክንስ፣ የኢትዮጵያ ታሪክ፣ ገፅ 14 (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "20655", "contents": "ከሞኝ ደጃፍ ሞፈር ይቆረጣል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ከሞኝ ደጃፍ ሞፈር ይቆረጣል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "19701", "contents": "ግንቦት ፰ ቀን፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪፻፵፰ኛው ዕለት ሲሆን፤ የፀደይ (በልግ)ወቅት ፵፫ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፻፲፰ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፻፲፯ ቀናት ይቀራሉ። ፲፱፻፴ ዓ/ም - ኢትዮጵያዊው የሙዚቃ ምሑር፤ አስተማሪ፤ ደራሲ እና የቅዱስ ያሬድ የሙዚቃ ትምሕርት ቤት መሥራች ዶክቶር አሸናፊ ከበደ በዛሬው ዕለት አዲስ አበባ ተወለዱ። ፲፰፻፷ ዓ/ም - የዓፄ ቴዎድሮስ ሚስት እና የልዑል ዓለማየሁ እናት፤ እቴጌ ጥሩነሽ በዚህ ዕለት አረፉ። ፲፱፻፺ ዓ/ም - ኢትዮጵያዊው የሙዚቃ ምሑር፤ አስተማሪ፤ ደራሲ እና የቅዱስ ያሬድ የሙዚቃ ትምሕርት ቤት መሥራች ዶክቶር አሸናፊ ከበደ በዛሬው ዕለት በተወለዱ በስልሳ ዓመታቸው አረፉ። (እንግሊዝኛ) http://en.wikipedia.org/wiki/Ashenafi_Kebede (እንግሊዝኛ) STANLEY, HENRY M.; THE STORY OF THE ABYSSINIAN CAMPAIGN OF 1866-7 (1896)"} {"id": "19719", "contents": "ግንቦት ፳፩ ቀን፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪፻፷፩ኛው ዕለት ሲሆን፤ የፀደይ (በልግ)ወቅት ፶፮ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፻፭ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፻፬ ቀናት ይቀራሉ። ፲፮፻፺፭ ዓ/ም - የሩሲያ ቄሳር ታላቁ ጴጥሮስ (Tsar Peter the Great) በስሙ የሠየማትን የፔትሮግራድን ከተማ ቆረቆረ። ፲፰፻፸ ዓ/ም አፄ ዮሐንስ እና የሸዋው ንጉሥ ምኒልክ በተገኙበት በወሎው ቦሩ ሜዳ ላይ የተካሄደው የሃይማኖት ክርክር እልባት አገኘ፡፡ ፲፰፻፺፪ ዓ/ም - የቻድ ርዕሰ ከተማ ንጃሜና በፈረንሳዩ አዛዥ ኤሚል ጀንቲል ፎርት ላሚ ተብላ ተቆረቆረች። http://www.ethiopianreporter.com ኪንና ባህል፡ ሳምንቱ በታሪክ (እንግሊዝኛ) http://en.wikipedia.org/wiki/May_29"} {"id": "47025", "contents": "ኦዶዋከር (425-486 ዓም የኖረ) በምዕራባዊው ሮሜ መንግሥት መጨረሻ ዘመን (468 ዓም) አንድ ጀርመናዊ አለቃ ሆኖ ጀርመናውያን ቅጥረኞች ሥራዊቱ በዓመጽ ተነስተው «የጣልያን ንጉሥ» የሚለውን ማዕረግ የወሰደው ነው። መጨረሻውን የምዕራባዊ ግዛት ንጉሥ (ቄሳር) ሮሙሉስ አውግስጦስ ዙፋኑን እንዲተው ካደረገ በኋላ የድሮ ሮማናውያን ሥልጣን በምሥራቅ (ቢዛንታይን) መንግሥትና ለጥቂት ዓመታት በሷሶን ግዛት ብቻ ቀረ። ኦዶዋካር በይፋ የምሥራቁ ቄሳር የዜኖ እንደራሴ ቢባልም፣ በተግባር ሮማ ከተማ እራሷ እንዲሁም መላው ጣልያን ከዚህ ጀምሮ በጀርመናውያን ቅጥረኞቹ (ሄሩላውያንና ስኪራውያን ነገዶቹ) ትገዛ ጀመር። የታሪክ ጸሐፊ ዮርዳኔስ እንደሚለን ከዚያ በፊት በሕዝቡ ዘንድ የኦዶዋከር ማዕረግ «የቱርኪሊንጊ ንጉሥ» ተብሎ ነበር፤ እነዚህም «ቱርኪሊንጊ» ባብዛኛው ሊቃውንት አስተያየት በጀርመናዊ ቅጥረኞቺ ነገዶች መካከል አንድ ጥቃቅን ጎሣ ሲሆኑ፣ ዳሩ ግን ከዚህ መረጃ ኦዶዋከር ከቱርኪክ ዘር እንደ ነበር የሚያስቡ መምህሮች ደግሞ ተገኝተዋል። የድሮ ጸሐፊዎች በተጨማሪ እንደሚመሰክሩልን፣ የኦዶዋከር አባት ኤዴኮ ሲሆን ለሁኖች አለቃ ለአቲላ ልዩ ተልእኮ ሆኖ ነበር፤ ይህ ግን ጀርመናዊ አለመሆኑን ምንም አያስረዳም። በመጀመርያው ኦዶዋካር ለዜኖ በቁስጥንጥንያ ወዳጅ መልክ ቢያሳይም፣ ከ476 ዓም በኋላ ግን የዜኖ አለቃ ኢሉስ ባመጸበት ጊዜ፣ ኦዶዋከር ለኢሉስ እርዳታውን ስለ ሰጠ፣ ዜኖ በፈንታው ሌሎች ተወዳዳሪ ጀርመናውያን ብሔሮች፣ ሩጋውያን ከዚያም ኦስትሮጎታውያን ጣልያንን እንዲወርሩ ላካቸው። ከብዙ ትግል በኋላ በ486 ዓም የኦስትሮጎታውያን ንጉሥ ጤዮደሪክ ጣልያንን ይዞ ኦዶዋከርን በገዛው እጁ ገደለው።"} {"id": "47085", "contents": "አይጊያሌዎስ 2360-2308 ዓክልበ. ግ. ኤውሮፕስ 2308-2263 ዓክልበ. ግ. ቴልቂን 2263-2243 ዓክልበ. ግ. ጤልክሲዮን 2243-2191 ዓክልበ. ግ. አይጊሮስ 2191-2157 ዓክልበ. ግ. ጡሪማቆስ 2157-2112 ዓክልበ. ግ. ሌውኪፖስ 2112-2059 ዓክልበ. ግ. አፒስ 2059-2034 ዓክልበ. ግ. መሣፖስ 2034-1987 ዓክልበ. ግ. ፐራቶስ 1987-1941 ዓክልበ. ግ. ፕሌምናዮስ 1941-1893 ዓክልበ. ግ. ኦርጦፖሊስ 1893-1830 ዓክልበ. ግ. ማራጦኒዮስ 1830-1800 ዓክልበ. ግ. ማራጦስ 1800-1780 ዓክልበ. ግ. ኤቂውረውስ 1780-1725 ዓክልበ. ግ. ኮራክስ (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "43965", "contents": "ጥቁር ሰው በቴዲ አፍሮ በ፳፻፬ ዓ.ም. የወጣ የሙዚቃ አልበም ነው። ፦"} {"id": "44097", "contents": "ኢሻር-ዳሙ ከ2109-2074 ዓክልበ. ግድም የኤብላ መጨረሻ ንጉሥ ነበር። የኤብላ ጽላቶች የተባሉት ሰነዶች ክምችት ይህን ዘመን ይጠቅላል። የኢሻር-ዳሙ አባት ኢርካብ-ዳሙ ሲሆን እናቱ ንግሥት ዱሲጉ ተባለች። በ2111 ዓክልበ. ግ. ኢብሪዩም ዋና ሚኒስትር ወይም አማካሪ ሆኖ ነበር። ንጉሡ ሕጻን እንደ ነበር ይመስላል፣ የእናቱና የኤብሪዩም ስሞች በሰነዶቹ ላይ ከስሙ ይቀድማሉና። አሦር አሁን ነጻ እንደ ነበር ይታያል፤ የአሦር መጀመርያ ንጉሥ ቱዲያ ከኤብሪዩም ጋር የስምምነት ውል ተዋዋለ። በ2100 ዓክልበ. ግድም የኤብላ ጎረቤት ናጋር በማሪ ንጉሥ ተያዘ። ኤብሪዩም ከማሪ ጋር ደግሞ ስምምነት ተዋውሎ ነበር፣ የናጋር አልጋ ወራሽ ኡልቱም-ሁሁ ግን የኢሻር-ዳሙ ሴት ልጅ ልዕልት ታግሪስ-ዳሙን አግብቶ ነበር። በ2095 ዓክልበ. ግድም ኢሻር-ዳሙ ሚስቱን ታቡር-ዳሙን አገባ። ልጆቹ ግን ከዚህ በፊት ከሌላ ቁባት ተወለዱ። በ2092 ዓክልበ. ግ. የኤብሪዩም ልጅ ኢቢ-ዚኪር በአማካሪነቱ ተከተለው። በ2089 የኢሻር-ዳሙ እናት ዱጊሱ ዓረፉ። በ2077 ዓክልበ. ግ. ኢቢ-ዚኪር የማሪ ንጉሥ ሒዳዓርን አሸነፈ። በ2074 ዓክልበ. ግ. የአካድ ንጉሥ ታላቁ ሳርጎን ኃያላት ኤብላን አቃጠሉ።"} {"id": "47097", "contents": ""} {"id": "44181", "contents": "ጋላጤስ በፈረንሣይ አፈ ታሪክ የኬልቶች (በጋሊያ፣ አሁንም ፈረንሳይ አገር) ንጉሥ ነበረ። ስለርሱ አገሩ አዲስ ስሙን «ጋሊያ» አገኘ፤ ሕዝቡም ከእርሱ በግሪክኛ «ጋላቴስ» ተባሉ። ጋላጤስ የኬልቴስ ተከታይ ሲሆን በአብዛኛው ምንጭ የሄርኩሌስ ሊቢኩስ ልጅ ይባላል፤ ይህ ሄርኩሌስ ሎምኒኒን ገድሎ ከኢቤሪያ ወደ ጣልያን በጋሊያ ሲያልፍ የኬልቴስን አንድያ ሴት ልጅ ጋላጤያ አግብቶ ጋላጤስን ወለደችለት ይባላል። የሄርኩሌስ ልጅ ጋላጤስ በጋሊያ ከነገሠ በኋላ ሄርኩሌስ የጣልያን ዙፋን ለሌላው ልጅ ቱስኩስ ትቶ ወደ ኢቤሪያ መንግሥት ተመለሠ። ይህ ቱስኩስ ለወንድሙ ለጋላጤስ ስጦታ እንዲሆን ሲኪልያ ደሴት ሰጠው። ጋላጤስም ሰፈረኞች ወደዚያ ሲኪሊያ ወሰደ ይባላል። አንዳንድ የድሮ ፈረንሳይኛ ደራስያን ነገሩን ስተው የዚህ ጋላጤስ ሰፈረኞች ደግሞ ሳርማትያንና አናቶሊያን ወረሩ፣ በአናቶሊያም ገላትያ የተባለውን ክፍላገር መሠረቱ ይላሉ። ነገር ግን ኬልቶች ወደ ሳርማትያና ወደ ገላትያ የወረሩት ከዚህ በኋላ በ300 ዓክልበ. አካባቢ እንደ ነበር ይታወቃል። «ገላትያ» አገር በአናቶሊያ በዚያን ጊዜ ስሙን ያገኘው ኬልቶቹ በግሪክኛ «ጋላቴስ» ስለ ተባሉ ነው። በሌሎች ታሪኮች ዘንድ ሄርኩሌስ እራሱ ለጥቂት አመት ከኬልቴስ ቀጥሎና ከልጁ ጋላጤስ በፊት «ኦግሚዮስ» ተብሎ በጋሊያ ነገሠ። «የበልጅግ ክፍላገር ጥንታዊና ዘመናዊ ታሪክ» (1798 ዓ.ም. ተጽፎ) ስለ ጋላጠስ አስተዳደር ዝርዝር ያቀርባል። ሴት ልጅ እድሜዋ ፳ ዓመት ሲሆን በገዛ ፈቃድዋ ባልዋን እንድትመርጥ፣ ምርጫዋን የሙሉ ጋን ውሃ ለርሱ በመስጠትዋ እንድታመልከት ደነገገ። ባልዋም ቢሞት ሚስት ግማሽ ነዋዩን እንድትቀበል ደነገገ። ደግሞ የአገሩን ሥርዓተ ንግሥ መሠረተ፤ ንጉሡን በጋሻ ላይ እንዲያንሡት ልዩ ምልክታቸው ጦር እንዲሰጡት የሚል ነበር። ^ 1798 ዓም የቤልጅግ ታሪክ"} {"id": "31185", "contents": "ጉሞሶ በኮሪያ የነገሠ ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31191", "contents": "ግየውንግሱን በኮሪያ የነገሠ ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31203", "contents": "ሉጋይድ ላይግዴክ በአይርላንድ አፈ ታሪክ ከ510 እስከ 503 ዓክልበ. ግድም ድረስ የአየርላንድ ከፍተኛ ነጉሥ ነበር። አብዛኛው የአይርላንድ ታሪኮች እንዳሉት የሉጋይድ ዘመን ለ7 ዓመታት ቆየ። በተለይ የላውድ አቆጣጠሮች (1014 ዓም ተቀነባብሮ) እና የድሮ አቆጣጠር በመከተል፣ ይህ ከ510 እስከ 503 ዓክልበ. ድረስ ይሆናል። (በኋላ የታዩት ታሪኮች ግን ከዚያ በፊት ያደርጉታል።) (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "42015", "contents": "ልውውጠ ሰብል በግብርና ማለት ልዩ ልዩ ምርቶች በተከታታይ ወራቶች በልዩ ልዩ እርሻዎች የማዛወር ዘዴ ነው። አንድ ሰብል በአንዱ እርሻ በየዓመቱ ከመተክል ይልቅ የልውውጠ ሰብል ዘዴ ለመሬቱ (ላይ አፈር) እንዳይደክምበት እጅግ ይሻላል። በአውሮፓ ከ800 ዓ.ም. በፊት የሁለት እርሻ ልውውጠ ሰብል በሰፊ ይጠቀም ነበር። በዚህ ዘዴ ግማሹ መሬት በአንድ አመት ሲተክል ሌላው ግማሽ አርፎ አደር ይቀራል። በሚከተለውም አመት ይገለበጡ ነበር። ከ800 ዓ.ም. በኋላ የሦስት እርሻ ልውውጠ ሰብል ይስፋፋ ጀመር። አንዱ እርሻ በስንዴ፣ ሁለተኛውም በአተር ምስር ወይም ባቄላ፣ ሦስተኛውም አርፎ አደር ቀረ። በሚከተለው አመት የእርሻ ሚናዎች ተለዋወጡ። አተር ምስርና ባቄላ በተለይ ለአፈሩም ሆነ ለሰዎች የተሻለ ምግብ ይሰጣሉ። ስንዴ የአፈር ናይትሮጅን ሲፈጅ፣ ባቄላ ግን ናይትሮጅን ይመልሰዋል። ከ1500 እስከ 1900 ዓ.ም. ድረስ በአውሮፓ ገበሬዎች የ3 እርሻ ልውውጠ ሰብል ሲጠቀሙ በአንዱ እርሻ ስንዴ፣ በአንዱም ገብስ ወይም ኣጃ፣ ሦስተኛውም አርፎ አደር ይለዋወጡ ነበር። በዚህ ዘመን ደግሞ የአራት እርሻ ልውውጠ ሰብል ይስፋፋ ጀመር። በዚህ ዘዴ አራቱ ሰብሎች ይለዋወጣሉ፣ እነርሱም ስንዴ ዱባ ገብስና ሣር (ለመኖ) የሚመስል ናቸው። ይህ ለግብርና ዘዴ ለምርት ትልቅ ማሻሻል ሆነ።"} {"id": "44265", "contents": "ፊት ፡ አውራሪ ፡ አየለ ፡ ተሰማ 1 ፊታ አውራሪ አየለ ተሰማ ‹‹ ዳዊት ፡ ዘጎንደር ፡ ዘምትዉልደ ፡ ጌድዮን ፡ ዘገበዘ ፡ አክሱም፡፡ ›› 2 ዳዊት ፡ ዘጎንደር ፡ ዘምትዉልደ ፡ ጌድዮን ፡ ዘገበዘ ፡ አክሱም፡፡ ‹‹ ጀግና ፡ ሚታወሰው ፡ ወይም ፡ ከሞተ ፡ ወይም ፡ ከተለየ! ›› ያሉት አበው እውን ሁኖ ያሄዉ አሁን አንድ ስመ ጥር ጀግና ልናነሳ ተገደድን ‹‹ ፊት ፡ አውራሪ ፡ አየለ ፡ ተሰማ! ›› የጀግና ባህሪው ብዙ ቢሆንም ‹‹ ጀግናን ፡ ከደረቱ ፡ አበባን ፡ ከአናቱ ፡ ይለዩ! ›› እንደ ተባለ አየለም የጀግንነት ባህሪው የተለየ ገና በንጭጩ በደረቱ ነው፡፡ ‹‹ የማይችሉት ፡ ድንጋይ ፡ ሲያወጡት ፡ ደረት ፡ ሲያወርዱት ፡ ጉልበት ፡ ይመታል! ›› እንደ ተባለ አየለም በልጅነቱ ለሸክም አይመችም ነበረ ሲያወጡት ደረት ሲያወርዱት ጉልበት ይጎነትላል፡፡ አገሬውም ‹‹ እግሩ ፡ ለጠጠር ፡ ደረቱ ፡ ለጦር ፡ የተመቸ ፡ ነው! ›› ይለዋል፡፡ አሱም እራሱ መጀገን አምሮት ፋሺስት ጣሊያን ኑሮዉን ሊኖር ሀገር ሲገባ ‹‹ አይ! ፡ ጣሊያን ፡ አንተ ፡ ያየኸኝ ፡ ከጉልበት ፡ እኔ ፡ ያየሁህ ፡ ከደረት! ›› ሰላለ ፡ ጀግነቱ ፡ የተለየ ፡ ከደረቱ ፡ ነው ፡ የተባለዉም ፡ ለዚያ ፡ ነው፡፡ እና አየለ ለሀገሩ ዳር ድንበር ፤ ለሀገሩ ነፃነት ፤ ‹‹ ነፍጥ!"} {"id": "44301", "contents": "ጤሪ አንሪ (ፈረንሳይኛ፦ Thierry Henry) ታዋቂ ፈረንሳይ የእግር ኳስ ተጫዋች ነው። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "44307", "contents": "ሞሊዬር (ፈረንሳይኛ፦ Molière፤ ጃንዩዌሪ 15, 1622 - ፌብሩዋሪ 17, 1673 እ.ኤ.አ.) የፈረንሳይ ቴያትር ጻህፊና ተዋናይ ነበሩ። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31263", "contents": "ኒያል ኖይጊያላቅ ከ370 እስከ 397 ዓም ድረስ የአየርላንድ ንጉሥ ነበር። የአራት ሊቃውንት ዜና መዋዕል (1608 ዓም ታትሞ) እና ክሮኒኮን ስኮቶሩም (1142 ዓም) በዚህ አቆጣጠር ይስማማሉ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31275", "contents": "አይሊል ፊን በአይርላንድ አፈ ታሪክ ከ566 እስከ 557 ዓክልበ. ግድም ድረስ የአየርላንድ ከፍተኛ ነጉሥ ነበር። የአይርላንድ ታሪኮች እንዳሉት የአይሊል ዘመን ለ9 ወይም 11 ዓመታት ቆየ። የላውድ አቆጣጠሮች (1014 ዓም ተቀነባብሮ) እንዳለው 9 ነበር፤ እርሱንና እና የድሮ አቆጣጠር በመከተል፣ ይህ ከ566 እስከ 557 ዓክልበ. ድረስ ይሆናል። (በኋላ የታዩት ታሪኮች ግን ከዚያ በፊት ያደርጉታል።) (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31281", "contents": "አይድ ኦይርድኒዴ ከ789 እስከ 811 ዓ.ም. ድረስ የአየርላንድ ከፍተኛ ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31287", "contents": "'ኢሬሬዮ የ አየርላንድ ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31293", "contents": "ኤቴርስኬል ሞር (ሞር ማለት «ታላቁ») በአይርላንድ አፈ ታሪክ ከ16 እስከ 21 ዓም ድረስ የአየርላንድ ከፍተኛ ነጉሥ ነበር። የአይርላንድ ታሪኮች እንዳሉት የኤቴርስኬል ዘመን ለ፭ ዓመታት ቆየ። የላውድ አቆጣጠሮች (1014 ዓም ተቀነባብሮ) በመከተል፣ ይህ ከ16 እስከ 21 ዓም ድረስ ይሆናል። በኋላ የታየው ሌቦር ጋባላ ኤረን እንደ ቆጠረው ግን የክርስቶስ ልደት (1 እ.ኤ.አ. እንደ ታሠበ ወይም በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር 8 ዓክልበ.) በኤቴርስኬል ዘመን ሆነ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31299", "contents": "ከርምና ፊን በአይርላንድ አፈ ታሪክ ከ1149 እስከ 1109 ዓክልበ. ግድም ድረስ ከወንድሙ ሶባይርከ ጋር የአየርላንድ ጋርዮሽ ከፍተኛ ነጉሥ ነበር። የአይርላንድ ታሪኮች እንዳሉት የከርምናና የሶባይርከ ዘመን ለ40 ዓመታት ቆየ። የላውድ አቆጣጠሮች (1014 ዓም ተቀነባብሮ) እና የድሮ አቆጣጠር በመከተል፣ ይህ ከ1149 እስከ 1109 ዓክልበ. ድረስ ይሆናል። (በኋላ የታዩት ታሪኮች ግን ከዚያ በፊት ያደርጉታል።) ከርምና በደቡቡ፣ ሶባይርከ በስሜን ሲገዙ ሁለቱ በአንድ አመት እንደ ተገደሉ ይባላል። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31305", "contents": "'ካይርብሬ ኪንካይት የ አየርላንድ ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "47427", "contents": "አሳም በምሥራቅ የምትገኝ የሕንድ ክልል ናት።"} {"id": "31323", "contents": "ኮንቆባር ማክ ዶንቃዳ ከ811 እስከ 825 ዓ.ም. ድረስ የአየርላንድ ከፍተኛ ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "47445", "contents": "ክርስትማስ ደሴት (እንግሊዝኛ፦ Christmas Island) በሕንድ ውቅያኖስ የሚገኝ የአውስትራሊያ ደሴት ግዛት ነው። መጀመርያ የተገኘው በእንግሊዞች በ1636 ዓም ሲሆን እስከ 1880 ዓም ድረስ ማንም ሰው ያልኖረበት ነበር። አሁን 2000 ሰዎች ይኖሩበታል፣ ከነዚህ 65% ከቻይናዊ ዘር እና 75% የቡዲስም ተከታዮች ናቸው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "44463", "contents": "ነጀሚብሬ ላይኛ ግብጽ በ2ኛው ጨለማ ዘመን (13ኛው ሥርወ መንግሥት) በ1796 ዓክልበ. ግድም የገዛ ፈርዖን ነበረ። የሰዋጅካሬ ተከታይ ነበረ። ስሙ ከቶሪኖ ቀኖና ነገሥታት ዝርዝር ብቻ ይታወቃልና ሕልውናውን የሚያስረዳ ቅርስ ገና አልታወቀም። ሆኖም በአንዳንድ ምንጭ ዘንድ ሁለት የጢንዚዛ ዕንቁዎች፣ አንዱ ከሜምፎስ አንዱም ከኢየሩሳሌም ስሙን ያሳያሉ። በዝርዝሩም «ነጀሚብሬ ለ፯ ወርና ለ<...> ቀን ነገሠ» ይላል። ተከታዩ ኻአንኽሬ ሶበክሆተፕ ነበር። በዚሁም ወቅት ባጭር ጊዜ ውስጥ አያሌ ፈርዖኖች እንደ ጠፉ ይመስላል። ^ Revue d'égyptologie, Volumes 29-30፣ 1978, p. 163. K.S.B. Ryholt: The Political Situation in Egypt during the Second Intermediate Period, c. 1800 – 1550 BC, Carsten Niebuhr Institute Publications, vol. 20. Copenhagen: Museum Tusculanum Press, 1997 (እንግሊዝኛ)"} {"id": "44469", "contents": "አሙ አሆተፕሬ ግብጽን በ፪ኛው ጨለማ ዘመን (14ኛው ሥርወ መንግሥት) ምናልባት ከ1791 እስከ 1786 ዓክልበ. ግድም ድረስ የገዛ ፈርዖን ነበረ። የግብጽ ታሪክ ሊቅ ኪም ራይሆልት ከሥነ ቅርስ እንደሚያስረዳው፣ ከቃረህ ኻዎሰሬ ቀጥሎ አሙ አሆተፕሬ በአባይ ወንዝ አፍ ዙሪያ ለጤቤስ ፈርዖኖች ተገዥ ሆኖ ነገሠ። ሕዝቡ ከከነዓን የደረሱ ሴማዊ እረኞችና ነጋዴዎች ነበሩ። አያሌ (60 ያህል) የ«አሙ» ወይም የ«አሆተፕሬ» ጢንዚዞች በዚያ ወቅት በዙሪያው እንደ ገዛ ይገልጻሉ፤ እነዚህም ስያሜዎች አብረው ባይታዩም ለአንዱ ፈርዖን መሆናቸው ይታስባል። ከነዚህ ቅርሶች ጥቂቶች በከነዓን፣ በአቢዶስ ወይም በኩሽ መንግሥት (ሰምና) በመገኘታቸው የንግድ ተቀባዮቹን ያመልክታል። ሆኖም በአንዳንድ ሊቃውንት አስተሳሰብ ዘንድ፣ አሆተፕሬ በኋላ በ16ኛው ሥርወ መንግሥት ውስጥ ነበር የነገሠ። ^ Kim Ryholt, 1997, The Political Situation in Egypt During the Second Intermediate Period p. 365."} {"id": "31377", "contents": "'ፍላን ሲና የ አየርላንድ ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "45261", "contents": "የረጅም ልቦለድን ምንነት በቀላሉ እንዲህ ነው ብሎ ለመግለጽ ያስቸግራል። የተለያዩ ምሁራን እንደየ እውቀታቸው፣ አመለካከታቸው እና ፍልስፍናቸው እንዲሁም እንደሚከተሉት ርዕዮተ አለም በተለያዩ ጊዜያት የተለያዩ ብያኔዎችን ሰጥተዉታል። ረጅም ልቦለድ ከተሰጡት የተለያዩ ፍቾችን መሠረት በማድረግ የሚከተለዉን ሀሳብ ጠቅለል አርጎ ማቅረብ ይቻላል። 'ረጅም ልቦለድ ብዛት ካላቸዉ ቃላትና ሀረጋት÷እንዲሁም አንድ አበይት ርዕስ ይዞ በዛ ርዕሰ ስር ሌሎች ንዑስ-አርዕስት በማካተት የፀሀፊዉን ልቦለዳዊ ስነ-ፅሁፍ የሚቀርብበት የ ልቦለድ ዓይነት ነዉ'በማለት በcherubseven (ኪሩቤል) ቀርቦል።"} {"id": "49227", "contents": "ፕትስበርግ (እንግሊዝኛ፦ Pittsburgh) የፔንስልቬኒያ ከተማ ነው። በ1750 ዓም ተመሠረተ። የሕዝብ ቁጥር (2016 እ.ኤ.አ.) 303,625 ያህል ነው።"} {"id": "49257", "contents": "ፕሩሲያ ከ1517 እስከ 1939 ዓም ድረስ የጀርመን ድሮ ክፍላገር ነበር። ከዚያ በፊት ጥንታዊ ፕሩሲያ ከ500 ዓም ያህል (በትውፊት ዘንድ) ጀምሮ እስከ 1216 ዓም ድረስ የተገኘ አረመኔ አገር ሆኖ ነበር። ቋንቋቸው ጥንታዊ ፕሩስኛ የባልቲክ ቋንቋዎች አባል ነበር። ከ1216 እስከ 1275 ዓም ያህል ድረስ፣ ቴውቶኒክ ሥርዓት የተባለው የመስቀለኞች ሥራዊት በጦርነት አሸነፋቸው፣ በክርስትና እንዲጠመቁ አስገደዳቸውና መሬታቸውን ያዙ። አገሩ እስከ 1517 ዓም ድረስ ቴውቶኒክ ግዛት ተባለ። በ1517 ዓም በፕሮቴስታንት ተሃድሶ ንቅናቄ ዘመን፣ የቴውቶኒክ ግዛት አለቃ አልቤርት ዘፕሩሲያ የፕሮቴስታንት ሉተራን ቤተ ክርስቲያን ምዕመን ሆነና ከሮሜ ፓፓ ነጻነት ስለ አዋጀ፣ ግዛቱ ያንጊዜ የፕሩሲያ መስፍንነት ተባለ። ይህ በ«ቅዱስ ሮማዊ መንግሥት» (ጀርመን) ውስጥ ክፍላገር ነበረ። ፕሮቴስታንቶች ከብዙ አገራት በስደት ወደ ፕሩሲያ ፈለሱ፤ የክፍላገሩም ዋና ቋንቋ ጀርመንኛ ነበር። ጥንታዊ ፕሩስኛ ቀስ በቀስ እየጠፋ ከ1700 ዓም በኋላ በሙሉ ተረሳ። የፕሩሲያ ጀርመናዊ አለቆች ደግሞ ግዛታቸውን በጀርመን ውስጥ እጅግ ለማስፋፋት ስለ ቻሉ፣ ከ«ቅዱስ ሮማዊ መንግሥት» ዘመን ቀጥሎ ጀርመን እንደ ዘመናዊ መንግሥት በማዋኸድ አንጋፋ ሚና ያለው ክፍላገር ሆነ። በናዚ ጀርመን አዶልፍ ሂትለር በ1925 ዓም ወደ ሥላን ሲመጣ የክፍላገሩን ነጻ መንግሥት አጠፋ፤ ሆኖም በይፋ እንደ ክፍላገር እስከ 1939 ዓም ቆየ፤ በ1939 ዓም በጦር ጓደኞቹ አዋጅ ፕሩሲያ በይፋ ተጨረሰ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "49269", "contents": "ታገባዋት ሚስቴ ሊያውም በሰማኒያ ትቅፍቅፍ ብለን ስንሄድ ገበያ ነገሬም ሣንለው ያን የገበያ ሰዉ ስንጣላ ውለን ታርቀን ስናበቃ ደሞ በኩለ ሌት ወጥተን በጨረቃ ያልታሠበ ድንጋይ ከቤታችን ጣራ ዱብ ያለ ሲመስለኝ በዚያ አዚማም ለሊት ፖሊስ መጣና አፈፍ ሲያደርገን በድንገት በድንጋጤ መንፈስ በፍርሃት ስሜት ልቤ ሲንሰፈሰፍ አፌ ሲርበተበት እሷ ግን ብሶባት ይብስ ስታሽሟጥጥ ፖሊስዬ እያለች ስታቆለማምጥ ልቡ እየፈለገ ሊማታ እየዳዳው እንዳይሰነዝር ህጉ እምቢ እያለው አያይዞ ሲነዳን ልንደርስ ለፍርድ አመል ያመል ነገር ደሞ ተያያዝን እዛው ከዳኛው ስር እንግዴህ ዘመኑ ነው ዘመኑ የሠጣት ብሎ ሊፈርድላት እንዴት ይፍረድላት ዕሷ ከላይ ሆና ስትወቃኝ ዕያያት።"} {"id": "5017", "contents": "1 January 1654 - 7 September 1654 እ.ኤ.ኣ. = 1646 ዓ.ም. 8 September 1654 - 31 December 1654 እ.ኤ.ኣ. = 1647 ዓ.ም."} {"id": "5029", "contents": "1 January 1648 - 7 September 1648 እ.ኤ.ኣ. = 1640 ዓ.ም. 8 September 1648 - 31 December 1648 እ.ኤ.ኣ. = 1641 ዓ.ም."} {"id": "5035", "contents": "1 January 1645 - 7 September 1645 እ.ኤ.ኣ. = 1637 ዓ.ም. 8 September 1645 - 31 December 1645 እ.ኤ.ኣ. = 1638 ዓ.ም."} {"id": "5047", "contents": "1 January 1639 - 8 September 1639 እ.ኤ.ኣ. = 1631 ዓ.ም. 9 September 1639 - 31 December 1639 እ.ኤ.ኣ. = 1632 ዓ.ም."} {"id": "5065", "contents": "1 January 1630 - 7 September 1630 እ.ኤ.ኣ. = 1622 ዓ.ም. 8 September 1630 - 31 December 1630 እ.ኤ.ኣ. = 1623 ዓ.ም."} {"id": "5071", "contents": "1 January 1627 - 8 September 1627 እ.ኤ.ኣ. = 1619 ዓ.ም. 9 September 1627 - 31 December 1627 እ.ኤ.ኣ. = 1620 ዓ.ም."} {"id": "3799", "contents": "ሳን ማሪኖ (አገር) ሳን ማሪኖ (ከተማ) - የሳን ማሪኖ ዋና ከተማ"} {"id": "3811", "contents": "ደማስቆ (ወይም ደማስቆስ፤ አረብኛ፦ دمشق) የሶርያ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 2,381,800 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 1,861,900 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 33°30′ ሰሜን ኬክሮስ እና 36°19′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል። በአንዳንድ ሊቃውንት ዘንድ፣ ደማስቆ ከሁሉ ይልቅ ረጅሙ እድሜ ያለው ከተማ ነው። በመጽሐፍ ቅዱስ ዘንድ በአብርሃም ዘመን ይገኝ ነበር። በፍላቪዩስ ዮሴፉስ ዘንድ በአራም ልጅ በዑፅ ተሠራ። ሚካኤል ሶርያዊው (12ኛው ክፍለ ዘመን) እና ባር ሄብራዩስ (አቡል-ፋራጅ) (13ኛው ክፍለ ዘመን) እንዳሉ ግን ዮሴፉስ ተሳተና «ሞርፎስ» ወይም «ሙሪፖስ» በተባለ ኬጢያዊ ሰው ተሠርቶ ነበር። ደማስቆ በኤብላ በተገኙት የኤብላ ጽላቶች (2100 ዓክልበ. ግድም) «ደማሽኪ» ተብሎ ይጠቀሳል። የሁክሶስ ሕዝብ በ17ኛ ክፍለ ዘመን ዓክልበ. ግብጽን በገዙበት ወቅት፣ ደማስቆ በአሙሩ ግዛት ውስጥ ነበር። በአማርና ደብዳቤዎች (1350 ዓክልበ. ገዳማ) ዲማስቁ ተብሎ በንጉሱ ቢርያዋዛ እንደ ተገዛ ይጻፋል። ከ1100 እስከ 740 ዓክልበ. ድረስ የአራም ከተማ-አገር ነበር። በዚያን ጊዜ የአሦር ንጉስ 3 ቴልጌልቴልፌልሶር ያዘው።"} {"id": "3817", "contents": "ኑኩአሎፋ (Nuku'alofa) የቶንጋ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር (1998 ዓ.ም.) 22,400 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 21°09′ ደቡብ ኬክሮስ እና 17°14′ ምዕራብ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል። ኑኩአሎፋ በ1787 ዓ.ም. በቱኢ ካኖኩፖሉ ሙሙኢ ለመኖሪያቸው ተመረጠ። ይሁንና የቤተ መንግሥት ግቢ በሙዓ ከተማ ስለ ቀረ ኑኩአሎፋ ዋና ከተማ እስከ 1837 ዓ.ም. ድረስ አልሆነም።"} {"id": "3835", "contents": "ሀራሬ (Harare) የዚምባብዌ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢው ኗሪ ሲጨመር 2,800,111 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 1,600,000 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 17°50′ ደቡብ ኬክሮስ እና 31°03′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል። በ1883 ዓ.ም. በእንግሊዝ ወታደሮች ተሠርቶ ምሽግ ሆኖ ስሙ 'ፎርት ሳሊስቡሪ' ተባለ። በ1889 ዓ.ም. በምሽጉ ዙሪያ ከተማ ስላደገ ስሙ ሳሊስቡሪ ሆነ። በ1974 ዓ.ም. ስሙ ሃራሬ ሆነ።"} {"id": "5131", "contents": "1 January 1597 - 7 September 1597 እ.ኤ.ኣ. = 1589 ዓ.ም. 8 September 1597 - 31 December 1597 እ.ኤ.ኣ. = 1590 ዓ.ም."} {"id": "5143", "contents": "1 January 1591 - 8 September 1591 እ.ኤ.ኣ. = 1583 ዓ.ም. 9 September 1591 - 31 December 1591 እ.ኤ.ኣ. = 1584 ዓ.ም."} {"id": "5167", "contents": "1 January 1579 - 8 September 1579 እ.ኤ.ኣ. = 1571 ዓ.ም. 9 September 1579 - 31 December 1579 እ.ኤ.ኣ. = 1572 ዓ.ም."} {"id": "5173", "contents": "1 January 1576 - 7 September 1576 እ.ኤ.ኣ. = 1568 ዓ.ም. 8 September 1576 - 31 December 1576 እ.ኤ.ኣ. = 1569 ዓ.ም."} {"id": "5185", "contents": "1 January 1570 - 7 September 1570 እ.ኤ.ኣ. = 1562 ዓ.ም. 8 September 1570 - 31 December 1570 እ.ኤ.ኣ. = 1563 ዓ.ም."} {"id": "5287", "contents": "1 January 1520 - 7 September 1520 እ.ኤ.ኣ. = 1512 ዓ.ም. 8 September 1520 - 31 December 1520 እ.ኤ.ኣ. = 1513 ዓ.ም."} {"id": "5293", "contents": "1 January 1517 - 7 September 1517 እ.ኤ.ኣ. = 1509 ዓ.ም. 8 September 1517 - 31 December 1517 እ.ኤ.ኣ. = 1510 ዓ.ም."} {"id": "5317", "contents": "1 January 1505 - 7 September 1505 እ.ኤ.ኣ. = 1497 ዓ.ም. 8 September 1505 - 31 December 1505 እ.ኤ.ኣ. = 1498 ዓ.ም."} {"id": "5323", "contents": "1 January 1502 - 7 September 1502 እ.ኤ.ኣ. = 1494 ዓ.ም. 8 September 1502 - 31 December 1502 እ.ኤ.ኣ. = 1495 ዓ.ም."} {"id": "4039", "contents": "ማልታ በሜድትራኒያን ባሕር ውስጥ የሚገኝ ደሴት አገር ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "4045", "contents": "ናንጋ ፓርባት (በሌላ አጠራሩ ናንጋፓርባት ጫፍ ወይም ዲያሚር) ከባህር በላይ ባለው ከፍታ ካለም 9ኛ ደረጃ ላይ ሲሆን ከፓኪስታን 2ኛ ነው።"} {"id": "5383", "contents": "1 January 1472 - 6 September 1472 እ.ኤ.ኣ. = 1464 ዓ.ም. 7 September 1472 - 31 December 1472 እ.ኤ.ኣ. = 1465 ዓ.ም."} {"id": "5827", "contents": "1 January 1253 - 4 September 1253 እ.ኤ.ኣ. = 1245 ዓ.ም. 5 September 1253 - 31 December 1253 እ.ኤ.ኣ. = 1246 ዓ.ም."} {"id": "5833", "contents": "1 January 1250 - 4 September 1250 እ.ኤ.ኣ. = 1242 ዓ.ም. 5 September 1250 - 31 December 1250 እ.ኤ.ኣ. = 1243 ዓ.ም."} {"id": "5839", "contents": "1 January 1247 - 5 September 1247 እ.ኤ.ኣ. = 1239 ዓ.ም. 6 September 1247 - 31 December 1247 እ.ኤ.ኣ. = 1240 ዓ.ም."} {"id": "5515", "contents": "1 January 1408 - 6 September 1408 እ.ኤ.ኣ. = 1400 ዓ.ም. 7 September 1408 - 31 December 1408 እ.ኤ.ኣ. = 1401 ዓ.ም."} {"id": "5521", "contents": "1 January 1405 - 6 September 1405 እ.ኤ.ኣ. = 1397 ዓ.ም. 7 September 1405 - 31 December 1405 እ.ኤ.ኣ. = 1398 ዓ.ም."} {"id": "5533", "contents": "1 January 1399 - 6 September 1399 እ.ኤ.ኣ. = 1391 ዓ.ም. 7 September 1399 - 31 December 1399 እ.ኤ.ኣ. = 1392 ዓ.ም."} {"id": "5869", "contents": "1 January 1232 - 4 September 1232 እ.ኤ.ኣ. = 1224 ዓ.ም. 5 September 1232 - 31 December 1232 እ.ኤ.ኣ. = 1225 ዓ.ም."} {"id": "5875", "contents": "1 January 1229 - 4 September 1229 እ.ኤ.ኣ. = 1221 ዓ.ም. 5 September 1229 - 31 December 1229 እ.ኤ.ኣ. = 1222 ዓ.ም."} {"id": "5647", "contents": "1 January 1343 - 6 September 1343 እ.ኤ.ኣ. = 1335 ዓ.ም. 7 September 1343 - 31 December 1343 እ.ኤ.ኣ. = 1336 ዓ.ም."} {"id": "5653", "contents": "1 January 1340 - 5 September 1340 እ.ኤ.ኣ. = 1332 ዓ.ም. 6 September 1340 - 31 December 1340 እ.ኤ.ኣ. = 1333 ዓ.ም."} {"id": "5725", "contents": "1 January 1304 - 5 September 1304 እ.ኤ.ኣ. = 1296 ዓ.ም. 6 September 1304 - 31 December 1304 እ.ኤ.ኣ. = 1297 ዓ.ም."} {"id": "5737", "contents": "1 January 1298 - 4 September 1298 እ.ኤ.ኣ. = 1290 ዓ.ም. 5 September 1298 - 31 December 1298 እ.ኤ.ኣ. = 1291 ዓ.ም."} {"id": "5743", "contents": "1 January 1295 - 5 September 1295 እ.ኤ.ኣ. = 1287 ዓ.ም. 6 September 1295 - 31 December 1295 እ.ኤ.ኣ. = 1288 ዓ.ም."} {"id": "6685", "contents": "1 January 831 - 2 September 831 እ.ኤ.ኣ. = 823 ዓ.ም. 3 September 831 - 31 December 831 እ.ኤ.ኣ. = 824 ዓ.ም."} {"id": "6007", "contents": "1 January 1163 - 5 September 1163 እ.ኤ.ኣ. = 1155 ዓ.ም. 6 September 1163 - 31 December 1163 እ.ኤ.ኣ. = 1156 ዓ.ም."} {"id": "6013", "contents": "1 January 1160 - 4 September 1160 እ.ኤ.ኣ. = 1152 ዓ.ም. 5 September 1160 - 31 December 1160 እ.ኤ.ኣ. = 1153 ዓ.ም."} {"id": "6031", "contents": "1 January 1151 - 5 September 1151 እ.ኤ.ኣ. = 1143 ዓ.ም. 6 September 1151 - 31 December 1151 እ.ኤ.ኣ. = 1144 ዓ.ም."} {"id": "6037", "contents": "1 January 1148 - 4 September 1148 እ.ኤ.ኣ. = 1140 ዓ.ም. 5 September 1148 - 31 December 1148 እ.ኤ.ኣ. = 1141 ዓ.ም."} {"id": "6043", "contents": "1 January 1145 - 4 September 1145 እ.ኤ.ኣ. = 1137 ዓ.ም. 5 September 1145 - 31 December 1145 እ.ኤ.ኣ. = 1138 ዓ.ም."} {"id": "6049", "contents": "1 January 1142 - 4 September 1142 እ.ኤ.ኣ. = 1134 ዓ.ም. 5 September 1142 - 31 December 1142 እ.ኤ.ኣ. = 1135 ዓ.ም."} {"id": "6781", "contents": "1 January 783 - 2 September 783 እ.ኤ.ኣ. = 775 ዓ.ም. 3 September 783 - 31 December 783 እ.ኤ.ኣ. = 776 ዓ.ም."} {"id": "4357", "contents": "1 January 1995 - 11 September 1995 እ.ኤ.ኣ. = 1987 ዓ.ም. 12 September 1995 - 31 December 1995 እ.ኤ.ኣ. = 1988 ዓ.ም."} {"id": "6793", "contents": "1 January 777 - 1 September 777 እ.ኤ.ኣ. = 769 ዓ.ም. 2 September 777 - 31 December 777 እ.ኤ.ኣ. = 770 ዓ.ም."} {"id": "4405", "contents": "1 January 1965 - 10 September 1965 እ.ኤ.ኣ. = 1957 ዓ.ም. 11 September 1965 - 31 December 1965 እ.ኤ.ኣ. = 1958 ዓ.ም."} {"id": "4417", "contents": "1 January 1958 - 10 September 1958 እ.ኤ.ኣ. = 1950 ዓ.ም. 11 September 1958 - 31 December 1958 እ.ኤ.ኣ. = 1951 ዓ.ም."} {"id": "7153", "contents": "1 January 598 - 30 August 598 እ.ኤ.ኣ. = 590 ዓ.ም. 31 August 598 - 31 December 598 እ.ኤ.ኣ. = 591 ዓ.ም."} {"id": "4501", "contents": "1 January 1911 - 11 September 1911 እ.ኤ.ኣ. = 1903 ዓ.ም. 12 September 1911 - 31 December 1911 እ.ኤ.ኣ. = 1904 ዓ.ም."} {"id": "7165", "contents": "1 January 592 - 30 August 592 እ.ኤ.ኣ. = 584 ዓ.ም. 31 August 592 - 31 December 592 እ.ኤ.ኣ. = 585 ዓ.ም."} {"id": "4525", "contents": "1 January 1899 - 10 September 1899 እ.ኤ.ኣ. = 1891 ዓ.ም. 11 September 1899 - 31 December 1899 እ.ኤ.ኣ. = 1892 ዓ.ም."} {"id": "7225", "contents": "1 January 563 - 31 August 563 እ.ኤ.ኣ. = 555 ዓ.ም. 1 September 563 - 31 December 563 እ.ኤ.ኣ. = 556 ዓ.ም."} {"id": "7255", "contents": "1 January 548 - 30 August 548 እ.ኤ.ኣ. = 540 ዓ.ም. 31 August 548 - 31 December 548 እ.ኤ.ኣ. = 541 ዓ.ም."} {"id": "7573", "contents": "1 January 392 - 29 August 392 እ.ኤ.ኣ. = 384 ዓ.ም. 30 August 392 - 31 December 392 እ.ኤ.ኣ. = 385 ዓ.ም."} {"id": "7585", "contents": "1 January 386 - 29 August 386 እ.ኤ.ኣ. = 378 ዓ.ም. 30 August 386 - 31 December 386 እ.ኤ.ኣ. = 379 ዓ.ም."} {"id": "7591", "contents": "1 January 383 - 30 August 383 እ.ኤ.ኣ. = 375 ዓ.ም. 31 August 383 - 31 December 383 እ.ኤ.ኣ. = 376 ዓ.ም."} {"id": "7597", "contents": "1 January 380 - 29 August 380 እ.ኤ.ኣ. = 372 ዓ.ም. 30 August 380 - 31 December 380 እ.ኤ.ኣ. = 373 ዓ.ም."} {"id": "7603", "contents": "1 January 377 - 29 August 377 እ.ኤ.ኣ. = 369 ዓ.ም. 30 August 377 - 31 December 377 እ.ኤ.ኣ. = 370 ዓ.ም."} {"id": "6445", "contents": "1 January 947 - 3 September 947 እ.ኤ.ኣ. = 939 ዓ.ም. 4 September 947 - 31 December 947 እ.ኤ.ኣ. = 940 ዓ.ም."} {"id": "6451", "contents": "1 January 944 - 2 September 944 እ.ኤ.ኣ. = 936 ዓ.ም. 3 September 944 - 31 December 944 እ.ኤ.ኣ. = 937 ዓ.ም."} {"id": "6475", "contents": "1 January 933 - 2 September 933 እ.ኤ.ኣ. = 925 ዓ.ም. 3 September 933 - 31 December 933 እ.ኤ.ኣ. = 926 ዓ.ም."} {"id": "38601", "contents": "ስሙሮቢ ገላሎ በአፋር ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "4765", "contents": "1 January 1780 - 8 September 1780 እ.ኤ.ኣ. = 1772 ዓ.ም. 9 September 1780 - 31 December 1780 እ.ኤ.ኣ. = 1773 ዓ.ም."} {"id": "7687", "contents": "1 January 335 - 30 August 335 እ.ኤ.ኣ. = 327 ዓ.ም. 31 August 335 - 31 December 335 እ.ኤ.ኣ. = 328 ዓ.ም."} {"id": "45699", "contents": "ኢትቢራ ፦ይህ ቃል ሁለት ጥምር ቃላትን በአንድ ላይ የያዘ ስሆን ስነጣጠል ወይም ኢቶ=ቢራ የሚል ነው። እና ይህ ትርጉሙ ምን ማለት እንደሆነ እና እንዴት እንደተቀየረ እንመልከት። ቦተው የሚገኛው በደቡብ ቤሔር ቤሔረሰቦችና ህዝቦች ክልላዊ መንግስት በሀድያ ዞን በጊቤ ወረዳ ውስጥ ሲሆን የስሙም ትርጉም [Itto-ፍቅር; biira አደባባይ] ማለት ነው። እውነትም የፍቅር አደባባይ ለመባል ያበቁ ምክኒያቶች አሉት። ስፍረው የፍቅር አደባባይ ከመባል በፊት የእሾህ አደባባይ ተብለው ነበር ሲጠራ የነበረው። ስሙ ኢትቢራ እንዲባል ያደረጉ ምክኒያት _ቤተክርስቲያን _ትምህርት ቤት _ገበያ በኢትዮጵያውያን አቆጣጠር በ1987 ዓም ላይ በአቶ ኤርጡሞ ደምሴ ደጅ ቤተ ክርስቲያን ተመሰረተ። በአጠቃላይ ሶስቱ ንኡስ ማለትም የአሁኑ ኢትቢራ፣ ጎዶዶና ዋለሜ በአንድ ላይ ከሚያመልኩበት ለሁለት ተከፍሎ ከጎዶዶ ወደ ኢትቢራ እንዲመጣ ሶስት ምክኒያቶች ነበሩ። 1፦ የቦታው ርቀት __>> ከላይኛው ኢትቢራ ምእመኑ ለአንልኮ በእግር ተጉዘው ለመሄድ ትራብስፖርት የሚጠይቅ ርቀት አለው ያን ለማድረግ ደግሞ ትራንስፖርት አለመኖሩ!! 2፦የአዳራሹ ጥበት __>> ሶስቱ ንኡስ በኣንድ አዳራሽ ለመቀመጥ ቦታ በቂ አልነበረም አብዛኛው ሰው በውጭ ይቀመጥ ነበት። በወቅቱም ላይ ብዙ ጌታን የሚቀበሉ አዳዲስ ሰው ቁጥርም በጣም እየጨመረ ስለነበረ ። 3፦ቤተክርስትያኑ የተቋመው በግለሰብ መሬት መሆኑ ሌሎችም ግን በነዝህ በ3 ዋና ጉዳይ ላይ ባተኮሩ የግለሰብ ግፊት ነው ከጎዶዶ ወጥተው ራሱን የቻለ ኢትቢራ ሊመሰረት የቻለው። የቤተክርስቲያኑ ክልል በምስራቅ በኩል ከነዋሪው ከኤርደዶ ባዴ በምእራብ በዶሬ ሃብቴ በሰሜንና በደቡብ ሁለት ወንዞች አሉት ባጣቃላይ ከአንድ ሺህ በላይ አባላት አሉኣት። በመጀመሪያ ሲቋቋም ግን በጣም ጥቂት ሰዎች እንቅስቃሴ ነበር የተቋቋመው። በእለቱ ሲንቀሳቀሱ የነበሩ ሰዎች፦ •ደንታሙ ኃብቴ •ደሳለኝ አበበ •በዛብህ ሰዎሬ •ኦሰቦ ፍሪሶ •ኤርጎጎ ጮጫቶ •ኤርጡሞ ደምሴ..."} {"id": "38625", "contents": "ጠሩ በአፋር ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "4861", "contents": "1 January 1732 - 8 September 1732 እ.ኤ.ኣ. = 1724 ዓ.ም. 9 September 1732 - 31 December 1732 እ.ኤ.ኣ. = 1725 ዓ.ም."} {"id": "4879", "contents": "1 January 1723 - 9 September 1723 እ.ኤ.ኣ. = 1715 ዓ.ም. 10 September 1723 - 31 December 1723 እ.ኤ.ኣ. = 1716 ዓ.ም."} {"id": "38661", "contents": "ሰቆጣ (ወረዳ) በአማራ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "7747", "contents": "1 January 305 - 29 August 305 እ.ኤ.ኣ. = 297 ዓ.ም. 30 August 305 - 31 December 305 እ.ኤ.ኣ. = 298 ዓ.ም."} {"id": "4945", "contents": "1 January 1690 - 7 September 1690 እ.ኤ.ኣ. = 1682 ዓ.ም. 8 September 1690 - 31 December 1690 እ.ኤ.ኣ. = 1683 ዓ.ም."} {"id": "45951", "contents": "2009 አመተ ምኅረት፦ የካቲት 14 - ዕውቅና ያልተሰጠው ሀገር ናጎርኖ-ካራብቅ ስሙን ወደ «አርጻኽ ሪፐብሊክ» በይፋ ቀየረው።"} {"id": "45957", "contents": "2015 አመተ ምኅረት፦"} {"id": "7933", "contents": "1 January 201 - 28 August 201 እ.ኤ.ኣ. = 193 ዓ.ም. 29 August 201 - 31 December 201 እ.ኤ.ኣ. = 194 ዓ.ም."} {"id": "1687", "contents": ""} {"id": "1807", "contents": "የኢትዮጵያ መልክዐ ምድር (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "8371", "contents": "ሩሚ (1207 እ.ኤ.አ.-1273 እ.ኤ.አ. የኖረ) ስመ ጥሩ የፋርስ ባለቅኔ ነበረ። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "38865", "contents": "አለም ገና (ወረዳ) በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው። {{አቀማመጥ |align=center አለም ገና (ወረዳ) በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "38871", "contents": "አረሮ በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው። {{አቀማመጥ |align=center አረሮ በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "38889", "contents": "ኢባንቱ በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው። {{አቀማመጥ |align=center ኢባንቱ በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "38895", "contents": "ኮኮሳ (ወረዳ) በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው። {{አቀማመጥ |align=center ኮኮሳ (ወረዳ) በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "49809", "contents": "ሆደኖሾኒ («የረዘመው ቤት ሕዝብ») ወይም በእንግሊዝኛ ኢሮኳ የተባለው ብሔር በአሁኑ አሜሪካና ካናዳ የተገኙ የጥንታዊ ኗሪዎች ትብብር ናቸው። ጥንታዊ ሕገ መንግሥታቸው ጋያነሸጎዋ ምናልባት በ1100 ዓም ግድም እንደ ተመሠረተ ተብሏል። እስከ 1714 ድረስ ሌላ ስማቸው «አምስቱ ብሔሮች» ከዚያ በኋላ «ስድስቱ ብሔሮች» ሆነ። (ይህ ስለ ብሔር ወይም ሕዝብ የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "50349", "contents": "ኢየሱስ (በዕብራይስጥ: ሲጻፍ ישוע ፣ ሲነበብ፡ የሹዓ፣ ትርጉሙም፡ የሚያድን ማለት ነው) የክርስትና ሃይማኖት መሰረት ነው። ክርስቶስ ማለት በግሪክ ቋንቋ Χριστός ነው፤ ይህም መሢሕ ማለት ነው (በዕብራይስጥ ማሺያሕ ወይም 'የተቀባ' ማለት ሲሆን በተጨማሪም አማኑኤል ይባላል ትርጉሙም እግዚአብሔር ከኛ ጋር ሆነ) ማለት ነው። እየሱሰ በክርስትና ሃይማኖት አንድ አምላክ ከሚሆኑት አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ አንዱ ወልድ እሱ ነው ፤ ይህም ወልድ ፣ ከእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ተወልዶ እንደ ሰው በምድር ተመላልሶ የአባቱን መንግሥት አስተምሮ ለሰው ልጅ መዳን ሲል ራሱን አሳልፎ የሰጠ በመጨረሻም ከሞት ተነስቶ መንፈስ ቅዱስ እንዲተካው አድርጎ ወደ ሰማይ አርጎ በአባቱ ቀኝ የተቀመጠ ይህን ዓለም ለመፍረድ ዳግም ምፃቱ የሚጠበቅ አምላክ እና ፈጣሪ ነው ። ስለኢየሱስ የበለጠ ለመረዳት አዲስ ኪዳንን በተለይ ወንጌልን በአራቱ ሐዋርያት ፣ በቅዱስ ማርቆስ ፣ቅዱስ ሉቃስ ፣ ቅዱስ ዮሐንስ ፣ ቅዱስ ማቴዎስ የተፃፈውን ያንብቡ ። እንዲሁም አንዳንድ ሃይማኖቶች ደግሞ የእግዚአብሔር መልዕክተኛ ነው ሲሉ አንዳንዶቹ ደግሞ ነቢይ ነው ብለው ያምናሉ። «ኢየሱስ» የሚለው ስም ፦ በግሪክኛ «ኤሱስ» Ἰησοῦ በቀዳማይ እብራይስጥ «ያህሹአ» יְהוֹשֻׁעַ ፣ በደሃራይ እብራይስጥ «ያሱአ» יֵשׁוּעַ ፣ በአረማይክ «ዔሳዩ» ܝܫܘܥ ፤ በቀዳማይ አረብኛ «ዒሳ» عيسى ፤ በደሃራይ አረቢኛ «የሱዐ» يسوع ሲሆን ትርጉሙ ከእብራይስጥ «ያህዌ መድሃኒት ነው» ማለት መድኃኒያለም የሚል ፍቺ አለው፤ በተለይ ኢየሱስ ሰዎች ሲጠሩበት የነበረ የሰው ስም መሆኑን ለማሳየት ለሌሎች ሰዎች አገልግሎት ላይ ውሏል። የማርያም ልጅ ኢየሱስ ከሌሎች ኢየሱሶች ለመለየት ባደገበት አገር ስም በናዝሬት የናዝሬቱ ኢየሱስ ይባላል፦ ሉቃስ 18፥37። ከዚህም በቀር «ኢያሱ» (ወይም በግዕዝ «ኢየሱስ»፣ በግሪክ «ኢዬሶውስ»፣ በዕብራይስጥም «ያህሹዓ») የተባሉት ሌሎች ግለሠቦች ከብሉይ ኪዳን እና ከአዲስ ኪዳን ማየት ይቻላል፦ 1."} {"id": "38955", "contents": "ጎላ ኦዳና መዩሙልኬ በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው። {{አቀማመጥ |align=center ጎላ ኦዳና መዩሙልኬ በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "38961", "contents": "ጠና (ወረዳ) በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው። {{አቀማመጥ |align=center ጠና (ወረዳ) በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "38967", "contents": "ጮሌ በኦሮሚያ ክልል አርሲ ዞን የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "39063", "contents": ""} {"id": "13831", "contents": "ገነተ ማርያም ቤተ ክርስቲያን በዓፄ ይኩኖ አምላክ የታነጸ፣ እንደ ላሊበላ ውቅር አብያተ ክርስቲያናት ከወጥ ድንጋይ የተቀረጸ ነው። የሚገኘውም ከላሊበላ በሰሜን-ምሥራቅ አቅጣጫ፣ ፳፬ ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ፣ በድሮው የወልዲያ- ላሊበላ መንገድ አጠገብ ነው። ቤተ ክርስቲያኑ ፳፬ የውጭ እና ፬ የውስጥ አምዶች፣ ፳፬ መስኮቶች እና ፫ በሮች አሉት። በዚህ ቤተ ክርስቲያን የሚገኙት ስዕሎች በጥንታዊነታቸው ቀደምትነት ያላቸው ሲሆን በትክክልም ጊዜያቸው ይህ ነው ተብሎ ለመታወቅ ይመቻሉ። ^ http://beteabrahaminn.com/Genete%20Mariam.htm"} {"id": "50403", "contents": ""} {"id": "50421", "contents": "ደም ማነስ በእንግሊዝኛ ኣኒሚያ በመባል የታወቀው በደም የቀይ ሴሎች ማነስ የሚከሰት ሁኔታ ነው።"} {"id": "14053", "contents": "ኤንመባራገሲ (ወይም መ-ባራገሲ፣ ኤን-መን-ባራገ-ሲ፣ ኤንመባራጊሲ) በ24ኛው ክፍለ ዘመን አክልበ. ግድም የኪሽ ንጉሥ (ሉጋል) በሱመር ነበረ። በሱመር ነገሥታት ዝርዝር ዘንድ፣ «የኤላምን ጦር ያጠፋው» ሲባል 900 ዓመታት (?) ከነገሠ በኋላ በኡሩክ ንጉሥ በዱሙዚድ፣ አሣ አጥማጁ እጅ እንደ ተማረከ ይላል። እንዲያውም ከ2384-2383 ዓክልበ. ያሕል በኪሽ ላይ እንደ ነገሠ ይመስላል። የኤንመባራገሲ መንግሥት ለመስጴጦምያ መጀመርያው በሥነ ቅርስ የተረጋገጠው ነው። በኒፑር ከተማ ፍርስራሽ ስሙ በአራት የአልቤስጥሮስ ስብርባሪ ላይ «መባራግሲ ሉጋል ኪሽ» ተብሎ ተገኝቷል፤ እርሱም በዚያ ከተማ መጀመርያውን ቤተ መቅደስ እንዳሠራ የቱማል ዜና መዋዕል የተባለው ሱመርኛ ሰነድ ይለናል። የኤንመባራገሲ ስም እንደገና በ«ቢልጋመሽና አጋ» (ከሱመርኛው የጊልጋመሽ ትውፊት አንድ ምዕራፍ) ይገኛል፤ በዚህ ጽላት ኡሩክን የከበበው የኪሽ ንጉሥ አጋ አባት ይባላል። የአጋ መንግሥት ደግሞ ከሥነ ቅርስ ተረጋግጧል። የሱመር ነገሥታት ዝርዝር እና የቱማል ዜና መዋዕል በዚህ ይስማማሉ፤ በሁላቸው ዘንድ የኤንመባራገሲ ተከታይ ልጁ አጋ ነው ይላሉ። የኪሽ ንጉሥ ኤንመባራገሲ በኡሩክ ንጉሥ በዱሙዚድ እጅ ከተማረከ፣ ከዚያም የዱሙዚድ ተከታይ ጊልጋመሽ ከልጁ ከአጋ ጋር ከታገለ፣ እንግዲህ የኡሩክ ነገሥታት ዱሙዚድና ጊልጋመሽ ታሪካዊ ኅልውና እንደነበራቸው መገመት ይቻላል። በኋላ ዘመን፣ የኡር ንጉሥ ሹልጊ በጻፈ መዝሙር ጊልጋመሽን በማመስገን ሲሄድ፣ ጊልጋመሽ እራሱ ኤንመባራገሲን የማረከውና ያሸነፈው ነበር ይላል። ይህ ግን ከሌላው ምንጭ ጋር አይስማማም፤ ኤንመባራገሲ የተማረከው ጊልጋመሽን በቀደመው በዱሙዚድ መሆኑ ስለሚባል። በጊልጋመሽ ትውፊት በሌላ ምዕራፍ፣ ጊልጋመሽ «እኅቱን» ኤንመባራገሲ ለአስፈሪው አውሬ ለሁምባባ እንደ ሚስት ያቀርባል። ስለዚህ ስለ ኤንመባራገሲ ጾታ ትንሽ ክርክር ቢነሣም፣ በአብዛኛው ዘንድ ይህ ለቀልድ የተጻፈው አይቀርም። ^ የኤንመባራገሲ ቅርሶች ^ \"The Electronic Text Corpus of Sumerian Literature;"} {"id": "11155", "contents": "መምበርቱ (መስከረም 10 ቀን 1604 ዓ.ም. የሞቱ) ፈረንሳያውያን በአካዲያ (የዛሬው ኖቫ ስኮሺያ፣ ካናዳ) መጀመርያ በሠፈሩበት ወቅት የሚግማቅ ብሔር ሳግሞው (አለቃ) ነበሩ። መጀመርያ የገስፑጒትክ ክፍላገር ሳግሞው ሆነው፣ በኋላ የሌሎቹ 6 ሚግማቅ ክፍላገሮች ሳግሞዎች ዋና ሳግሞው እንዲሆኑ መረጡዋቸው። መምበርቱ ከስሜን አሜሪካ ኗሪዎች መጀመርያ የተጠመቁት በመሆናቸው በተለይ ይታወቃሉ። በሰኔ 20 ቀን 1602 ዓ.ም. ቄሱ አቤ ዠሴ ፍሌሼ ለመተባበር ምልክት እሳቸውን ስለ ፈረንሳይ ንጉሥ 4ኛ አንሪ ስም «አንሪ» ሰይሟቸው ከቤተሠባቸው ጋር አጠመቃቸው። ፈረንሳያውያን መጀመርያ በደረሱ ጊዜ በ1597 ዓ.ም. ዕድሜያቸው ከ100 አመት እንደ በለጠ ተብሎዋል። በወጣትነታቸው የፈረንሳይ ዠብደኛ ዣክ ካትዬን በ1526 ዓ.ም. ጉዞ ላይ መገኛነቱን ትዝ እንዳሉ ነገሯቸው። ፈረንሳያውያን ምሽግ በመምበርቱ አገር በፖርት ሮያል ሠርተው በ1599 ዓ.ም. ሁለት ሰዎች ብቻ ትተው ወጡ። በ1602 ዓ.ም. ወደ መምበርቱ እስከተመለሱ ድረስ እሳቸው ለምሽጉና ለ2ቱ ፈረንሳውያን ሰዎች ኅላፊና ታማኝ ነበሩ። ከተጠመቁ አስቀድሞ «ሳግሞው» ወይም ፖለቲካዊ መሪ ከመሆናቸው በላይ፣ መምበርቱ ደግሞ «ኦትሟን» ወይም መንፈሳዊ መሪ ሆነው ነበር፤ ነገዳቸው የሕክምናና የትንቢት ችሎታ እንደነበራቸው ያመን ነበር። በዛሬው ሜን ክፍላገር የኖረው ፓሣማኰዲ (አርሙሺኳ) ብሔር ሌላውን የሚግማቅ ሳግሞው ፓኖኒያክን በ1598 ዓ.ም. ከገደሉ በኋላ፣ መምበርቱ ሥርዓተ ቀብር ሲያካሔዱለት ፈረንሳያውያን አዩ። ቂሙን ለመበቀል፣ መምበርቱ በዘመቻ በሐምሌ 1599 ዓ.ም. 500 ጎበዞችን ወደ አርሙሺኳ መንደር ወደ ሿኮወት (የዛሬ ሳኮ፣ ሜን) መሯቸው፣ ከጠላቶቻቸውም 20፣ ከነመሪዎቻቸው ኦንመሻንና ማርሻን ገደሏቸው። ኢያሱሳዊው ቄስ ፒዬር ቢያርድ እንደ ጻፈው፣ እንደ ሌሎች የተነጩ ሚግማቅ ወንዶች ሳይሆን፣ መምበርቱ ባለ-ጺም ነበሩ። ከሌሎቹም ትልቅ ነበሩ፣ የመቶ አመት ሽማግሌ ቢሆኑም፣ ምንም ሽበት አልነበራቸውም። አብዛኞቹ ሳግሞዎች ከአንድ ሚስት በላይ ቢያገቡም፣ መምበርቱ ግን አንዲት ሚስት ብቻ ነበረቻቸው፤ እርሷም «ማሪ» ተብላ ተጠመቀች። የበኲር ልጃቸውም ስም መምበርቱጂች ሲሆን የጥምቀት ስም «ሉዊ መምበርቱ» ተቀበለ። ሁለተኛው ወንድ ልጅ (አክቶዲን) በጥምቀት ጊዜ አልተገኘም፤ ሦስተኛውም አክቶዲጂች «ፖል መምበርቱ» ተብሎ ተጠመቀ። ደግሞ የሴት ልጃቸው ጥምቀት ስም «ማርገሪት» ነበረ። አባ ቢያርድ እንደ ጻፈው፣ የመምበርቱ ልጅ አክቶዲን በብርቱ በታመመ ጊዜ፣ ለማማለጃ 2 ወይም 3 ውሾች ለመሠዋት ዝግጁ ሲሆኑ፣ ቢያርድ ግን ይህ ስህተት ነው ሲላቸው አልሠዋቸውምና ወዲያው አክቶዲን ዳነ። ከዚህ ትንሽ በኋላ፣ በ1603-4 ዓ.ም.፣ መምበርቱ እራሳቸው ታመሙ፤ በመስከረምም ዐረፉ። በመጨረሻ ቃላቸው፣ ልጆቻቸው በክርስትና ጸንተው እንዲተጉ አስጠነቀቋቸው።"} {"id": "14179", "contents": "ሀረጉን ሳብ ዛፉ እንዲሳሳብ የአማርኛ ምሳሌ ነው። - ከባድ ነገርን ለመስራት የግዴታ ከከባዱ ነገር ጋር መጋፈጥ አያስፈልግም። ይልቁኑ ከነገሩ ጋር የተያያዘውን ሃረግ/ቀላል ነገር በመጠቀም ከባዱን ማንቀሳቀስ ይቻላል። ምናልባትም የዘምድናን ስራን የሚያበረታታ ተረትና ምሳሌ ሊሆን ይችላል።"} {"id": "14185", "contents": "ሀሰተኛ በቃሉ ስደተኛ በቅሉ የአማርኛ ምሳሌ ነው። -"} {"id": "14197", "contents": "ጥር ፪ ቀን፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻፳፪ ኛው ዕለት እና የበጋ ወቅት ፯ተኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በዘመነ ዮሐንስ ፪፻፵፬ ዕለታት ሲቀሩ፤ በዘመነ ማቴዎስ፤ ማርቆስ እና ሉቃስ ደግሞ ፪፻፵፫ ዕለታት ይቀራሉ። ፲፱፻፷፮ ዓ/ም - የ ፬ኛ ክፍለ ጦር አባላት ነገሌ ቦረና ላይ አምጸው አለቆች መኮንኖቻቸውን በቁጥጥራቸው ስር አዋሉ። ፲፱፻፷፯ ዓ/ም - በገጠሪቱ ኢትዮጵያ የሚገኘውን ሕዝብ ለመርዳትና ለማስተማር፣ የመጀመሪያዎቹ \"የእድገት በኅብረት የእውቀትና የሥራ ዘመቻ\" ወጣቶች ከአዲስ አበባ ወደ ደቡብ ኢትዮጵያ ዘመቱ። ፲፱፻፹፮ - መሃመድ አማን ሪፖርተር፣ ኪንና ባህል - “ሳምንቱ በታሪክ”"} {"id": "14209", "contents": "ሀስት እያደር ይቀላል እውነትና ውሀ እያደር ይጠራል የአማርኛ ምሳሌ ነው። - ውሸት እየቆየ ይጋለጣል፣ እውነቱ ደግሞ እያደር እየጠራና እየጎላ ይሄዳል።"} {"id": "14215", "contents": "ሀሳብ ከፊት አይፈታ ሙት አይመታ የአማርኛ ምሳሌ ነው። - የሰው ልጅን የውስጥ ሃሳብ ለማግኘት እንደማይቻል ያሳያል።"} {"id": "14227", "contents": "ሀብታም ሊሰጥ የደሀው ሙርጥ ያብጣል የአማርኛ ምሳሌ ነው። - ምቀኝነትን የሚተች ተረትና ምሳሌ።"} {"id": "9589", "contents": ""} {"id": "9595", "contents": ""} {"id": "50685", "contents": "ጨዋ በ2019 እ.ኤ.አ. የወጣ የአስቴር አወቀ አልበም ነው።"} {"id": "50703", "contents": ""} {"id": "13051", "contents": "ኢትዮጵያ ውስጥ የሚሰራ የምግብ አይነት ሲሆን፣ የሚሰራውም ከጤፍ ነው። የእንጎቻ አዘገጃጀት ማንኛውም ለእንጀራ የተዘጋጀ ዱቄት (የጤፍ የማሽላ የገብስ የስንዴ የዳጉሳ) ተቦክቶ ከሰነበተ ማለትም 3 እና 4 ቀን ከአለፈው ቡኃላ እንጀራ ለመጋገር አብሲት ይጣላል። አብሲቱ ከሊጡ ጋር ይለወሳል።ሊጡም ኩፍ(ለመጋገር ዝግጁ) ይላል። ምጣዱ ተጥዶ የምጣዱን መስማት(መጋም) የሊጡን ቅጠን እና መወፈር ለማወቅ በትንሹ ምጣዱ መሀል ላይ እንጎቻ ትሰፋለች። እንጎቻ መቅመሻ ምን መስተካከል እንዳለበት ለማወቅ ነው። ይህ ድርጊት ከዘረ ቤተ እስራኤላውያን ሴቶች የተወረሰ ነው።"} {"id": "13063", "contents": "ኖቬምበር (እንግሊዝኛ: November) በጎርጎርያን ካሌንዳር ውስጥ 11ኛው ወር ነው። በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር ይህ ወር የጥቅምት መጨረቫና የኅዳር መጀመርያ ነው።"} {"id": "13069", "contents": "ቺሌ በደቡብ አሜሪካ የሚገኝ አገር ነው። ዋና ከተማው ሳንቲያጎ ነው። ThisisChile.cl - Official Chile website (EN) (ES) (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "14923", "contents": "ለተራበ በግብር ለተበደለ በነገር የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሁለቱም ከእንቅርት ላይ ጆሮ ደግፍ ናቸው።"} {"id": "11719", "contents": "Play media የሜዳ ቀይ ሕንዳውያን እጅ ምልክት ቋንቋ (Plains Indian Sign Language ወይም PISL) በዩናይትድ ስቴትስ ታላቅ ሜዳዎች ላይ በኖሩት በስሜን አሜሪካ ኗሪዎች (ቀይ ሕንዳውያን) የተፈጠረ የእጅ መነጋገሪያ ነበረ። በአሜሪካና በካናዳ በሮኪ ተራሮች ምሥራቅና በሚሲሲፒ ወንዝ በስተ ምዕራብ ያለው አገር በብዛት ሰፊ ሜዳዎች ነው። በነዚህ ላይ ብዙ የተለያዩ የአገር ኗሪ ሕዝቦች ወይም ጎሣዎች ጎሽን እያደኑ ይመላለሱ ነበር። እነዚህም አገሮች ሁሉ የየራሳቸው ቋንቋ ነበራቸው። ከዚህ በላይ ልሳናታቸው ባልተዛመዱ ቤተሠቦች ውስጥ ስለሆነ እርስ በርስ በመነጋገር ትንሽ ተቸገሩ። በዚህ ምክንያት ጎሣዎቹ ሁሉ የሚጠቀሙበት የእጅ መነጋገሪያ ቋንቋ ተለማና ተስፋፋ። ይህ ዘይቤ በአውሮፓውያን መጀመርያ በ1533 ዓ.ም. በስፓንያዊው አለቃ ኮሮናዶ ታየ። በ1877 ዓ.ም.፣ ቋንቋውን የቻሉት ኗሪዎች ቁጥር በ110፣000 ተገመተ። እነዚህ ከአልጎንኲን ቤተሠብ የሲክሲካ (ብላክፉት)፣ የጺጺስታ (ሻየን)፣ የሂኖኖኧይኖ (አራፓሆ) ተነጋሪዎች፣ እንዲሁም የካወጉ (ካዮዋ) እና የላኮታ (ሱ) ተነጋሪዎች ይጠቀልል ነበር። ነገር ግን በ1960ዎቹ 'ከዚህ ቁጥር በጣም ጥቂት ከመቶ' ቀሩ። ዛሬም ጥቂት PISL የሚችሉ አሉ። PISL ልዩ ስዋሰው አለው። አንተ የሕንዳውያን ምልክት ቋንቋ ትችላለህ? (ምልክቶች፦) <ጥያቄ> - <አንተ> - <ማወቅ> - <ቀይ ሕንዳዊ> - <ምልክት ቋንቋ> - <መናገር> ^ ሀ ለ Tomkins, William: Indian sign language."} {"id": "14965", "contents": "ለእብለት ስር የለው ለእባብ እግር የለው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "14971", "contents": "ለእግር የፈሩት ለቂጥ ይተርፋል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ለእግሩ የተጠየፈ ለቂጡ አተረፈ"} {"id": "14701", "contents": "^ Andriveau-Goujon’s Atlas classique et universel de géographie ancienne et moderne (Paris, 1858). [Historic Maps Collection]"} {"id": "13147", "contents": "ጳጳስ የቤተ ክርስቲያን አገልጋይ ሲሆኑ ከቅስና በሆዋላ የሚመጣ ማዕረግ ነው። : ይህ ፡ አጭር ፡ ሃይማኖት ፡ ነክ ፡ ጽሑፍ ፡ መሠረት ፡ ወይም ፡ መዋቅር ፡ ነው። እርስዎ ፡ ሊያስፋፉት ፡ ይችላሉ!"} {"id": "3631", "contents": "ያዉንዴ የካሜሩን ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር (1997 ዓ.ም.) 1,430,000 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 03°52′ ሰሜን ኬክሮስ እና 11°31′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል። በ1880 ዓ.ም. በጀርመን ዝሆን ጥርስ ነጋዴዎች ተመሠረተ።"} {"id": "15001", "contents": "ምክንያቱም መጋለጥ ይመጣል።"} {"id": "50775", "contents": "ሐይቆች/lakes ማለት በደረቅ መሬት የተከበበና ውሃ የያዘ መሬት ክፍል ነው"} {"id": "15175", "contents": "ለፈረስህ አንገት ለጋሻህ እንብርት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "15187", "contents": "ማሳመንና መተማመን እስከ ተወሰነ ቦታ ድረስ ነው።"} {"id": "15193", "contents": "የምጣዱ እያለ የዕንቅቡ ተንጣጣ"} {"id": "11809", "contents": "የዳንቴ መርከብ (በ ፈረንሳይኛ ፡ La Barque de Dante ፣ « ላ ባርክ ደ ዳንቴ » ) የ እዤን ደላክሯ ሥዕል ነው።"} {"id": "15241", "contents": "ሌባ ላመሉ ንግድ ይላል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሌባ ላመሉ ዳቦ ይልሳል"} {"id": "15247", "contents": "ርጉሙ፡ አስተዋይ ልቡና የወርቅ ቁልፍ ነው ከሚለው ጋር ይሄዳል።"} {"id": "11827", "contents": "ጥቅምት ፴ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የሁለተኛው ወር መጨረሻ፤ የዓመቱ ፷ኛ እና የመፀው ወቅት ፴፭ተኛ ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፫፻፮ ቀናት በ ዘመነ ዮሐንስ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፫፻፭ ቀናት ይቀራሉ። ይሄ ዕለት በጀርመን አገር በ፲፰፻፵፩፤ ፲፱፻፲፩፤ ፲፱፻፲፮፤ ፲፱፻፴፩ እና ፲፱፻፹፩ ዓመተ ምሕረታት በተፈጸሙት ብሔራዊ ታሪኮች ምክንያት የአገሪቱ “የጦስ ቀን” (Schicksalstag (day of fate)) ይባላል። ፲፱፻፲፩ ዓ.ም. - የጀርመን ቄሳር ዳግማዊ ዊልሄልም ከዙፋናቸው እንደሚወርዱ በይፋ አሰታወቁ። ፲፱፻፲፮ ዓ.ም. - የጀርመን ፖሊሶችና ወታደሮች በሙኒክ ከተማ የቢራ አዳራሽ በናዚዎች ቅስቀሳ የተጀመረውን ያልተሳካ መፈንቅለ መንግሥት ደመሰሱ። ፲፱፻፴፩ ዓ.ም. - በጀርመን እና በአውስትሪያ አገሮች ናዚዎች የይሁዳውያን መቅደሳትና መደብሮችን በዝብዘው በእሳት አጋዩ። ይሄም ታሪካዊ ምዕራፍ “Kristallnacht” የመስተዋት መስበሪያ ምሽት በመባል ይታወቃል። ፲፱፻፵፮ ዓ.ም. - በደቡብ ምሥራቅ እስያ የምትገኘው የፈረንሳይ ቅኝ ግዛት ካምቦዲያ ነጻነቷን ተቀዳጀች። ፲፱፻፵፰ ዓ/ም - በአዲስ አበባ ከተማ የሚገኙ የሕንድ ተወላጆች በማኅትማ ጋንዲ ስም ያቋቋሙት የማዋለጃ ሆስፒታል በቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ተመርቆ ተከፈተ። ፲፱፻፶፰ ዓ.ም. - በሰሜን ምሥራቅ አሜሪካ ግዛቶችና በካናዳ ለአሥራ ሦስት ሰዐት ተኩል ያህል ጊዜ የኤሌክትሪክ ኃይል ተቋርጦ ስምንት መቶ ሺህ ሰዎች በኒው ዮርክ ውስጠ መሬት ባቡር ላይ ተደንቅረው አመሹ። ችግሩ በግምት የሃያ አምስት ሚሊዮን ሕዝቦችን ኑሮ አዛብቷል። ፲፱፻፹፪ ዓ.ም. - በኮሙኒስታዊ የምሥራቅ ጀርመን ሪፑብሊክ የበርሊን ግንብ ፈረሰ። አገሪቷም ዙሪያ ድንበሮቿን በመክፈት ሕዝቦቿ ወደምዕራብ በነፃ እንዲጓዙ አመቻቸች። ፲፰፻፵፰ ዓ/ም - የሸዋ ንጉሥ ኃይለ መለኮት ሣህለ ሥላሴ በድንገተኛ ኅመም አርፈው በደብረ በግዕ ተቀበሩ። ፲፱፻፴ ዓ.ም. - የብሪታንያ ጠቅላይ ሚኒስቴር ራምሲ ማክዶናልድ ፲፱፻፴፫ ዓ.ም. - የብሪታንያ ጠቅላይ ሚኒስቴር ኔቭል ቻምበርሌይን ፲፱፻፵፮ ዓ.ም. - የመጀመሪያው የሳውዲ አሬቢያ ንጉሥ አብዱላዚዝ አል ሳውድ ፲፱፻፷፫ ዓ.ም. - በሁለተኛው የዓለም ጦርነት የአገራቸውን አርበኞች የመሩ እና ታዋቂው የፖለቲካ ሰው፣ የፈረንሳይ ፕሬዚደንት ሻርል ደጎል በተወለዱ በ ሰባ ዘጠኝ ዓመታቸው አረፉ። ^ መርስዔ ኀዘን ወልደ ቂርቆስ፤ \"ፍሬ ከናፍር። ዘ ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ንጉሠ ነገሥት ዘኢትዮጵያ።\" ፫ኛ መጽሐፍ (፲፱፻፶፯ ዓ/ም) ገጽ ፩ሺ ፬፻፷፮፮ (እንግሊዝኛ) http://www.nytimes.com/learning/general/onthisday/big/1109.html (እንግሊዝኛ) http://news.bbc.co.uk/onthisday/hi/dates/stories/november/9/newsid_4275000/4275206.stm መርስዔ ኀዘን ወልደ ቂርቆስ፤ ዕለታዊ የታሪክ ድርጊት - የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን የመጀመሪያው ፓትረያርክ (፲፱፻፶፩ ዓ/ም)"} {"id": "14887", "contents": "ለቀላል ምስጢር መንገር በቀዳዳ ጤፍ መቋጠር የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሁለቱም አይቋጥሩም ነው ነገሩ:"} {"id": "15289", "contents": "ላላወቀው ፎገራ ዱር ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው። ፎገራ ለጥ ያለ ሜዳ አገር ነው። ስለዚህም አባባሉ አባይን ያላየ ምንጭ ያመሰግናል ከሚል ጋር ይሄዳል።"} {"id": "15343", "contents": "^ Carte d'Ethiopie et de l'Empire des Abyssins, autrement du Prestre-Jan [cartographic material faite sur les lieux par les PP. Manoel d'Almeida ... [et al.]."} {"id": "16117", "contents": "ቀረፃ ድርጊትን የመያዝ ወይም የመተርጎም ሂደት ሲሆን ይህም የሚቀመጠው በማጠራቀሚያ ወይም መቅረጫ ውስጥ በመረጃ መልክ ነው። ታሪካዊ ክስተቶች ለብዙ ሺህ አመታት በተለያዩ ዓይነት መንገዶች ተቀርጸው ሲቀመጡ ኖረዋል። የድምፅ ቀረፃ የፅሁፍ ቀረፃ ዲጂታል ቀረፃ"} {"id": "16141", "contents": "ዊሊያም ሼክስፒር (ታህሳስ ወር 1564 - ታህሳስ 23 ቀን 1616 እ.ኤ.አ.) በብዙወች ዘንድ ታላቁ የእንግሊዝኛ ጸሃፊ ተብሎ የሚገመት በእንግሊዝ አገር የኖረ ገጣሚ፣ ተውኔት ደራሲ፣ ድራማ አዘጋጅ ነበር። አብዛኛው ተውኔቶቹ ትራጄዲንና ታሪክን የተመረኮዙ ነበሩ። የኮሜዲ ጽሁፎችንም አቅርቧል። የግጥሞቹና ተውኔቶቹ አንኳር ሃሳቦች የሚያጠነጥኑት የፍቅር፣ ቅናት፣ ንዴትና መሰል ጠንካራ ስሜት ያለው ሰው ሰው ስለመሆን ናቸው። ሼክስፒር ጽሁፎቹን የመዘገባቸው በ1590 እና 1613 እ.ኤ.አ. መካከል ነበር። ስለሼክስፒር ህይወት ብዙ የተመዘገበ ባይኖርም ሚስቱ አና ሃዘዋይ ትባል እንደነበርና ከርሱ በ5 ወይም 6 አመት ትበልጠው እንደነበር ይነገራል። ሼክስፒር 3 ልጆች ነበሩት፣ ሱዛና ሆል፣ ሃምነት ሼክስፒርና ጁዲት ቅኔይ ። በ1592 እ.ኤ.አ. ሼክስፒር ተዋናይ የነበረ ሲሆን፣ በዚሁ ወቅት በተውኔት ደራሲነቱ እውቅናን እያተረፈ የመጣበት ዘመን ነበር። በ1616 እ.ኤ.አ. ሲሞት ሼክስፒር አንዳቸውንም ጽሁፉን አላሳተመመ ነበር፣ ምክንያቱም አይታወቅም። ተውኔቶቹ የታተሙት ከሞተ በኋላ ነበር። Romeo and Juliet Macbeth King Lear Hamlet Othello Titus Andronicus Julius Caesar Antony and Cleopatra Coriolanus Troilus and Cressida Timon of Athens The Comedy of Errors All's Well That Ends Well As You Like It A Midsummer Night's Dream Much Ado About Nothing Measure for Measure The Tempest Taming of the Shrew Twelfth Night or What You Will The Merchant of Venice The Merry Wives of Windsor Love's Labour's Lost The Two Gentlemen of Verona Pericles Prince of Tyre Cymbeline The Winter's Tale Richard III Richard II Henry VI, part 1 Henry VI, part 2 Henry VI, part 3 Henry V Henry IV, part 1 Henry IV, part 2 Henry VIII King John Love's Labour's Won Cardenio ሼክስፕሪ ከሞተ 150 ዓመት በኋላ ድርሰቶቹን እርሱ አልጻፋቸውም የሚል አስተያየት ብቅ አለ። ለዚህ ምክንያቱ ሼክስፒር ከእንግሊዝ ውጭ ብዙ ስላልተዘዋወረና በድርሰቶቹ ደግሞ ሌሎች አገሮችን፣ ለምሳሌ ጣሊያንን፣ ስፔንን ወዘተ በጥልቅ እንደሚዋቅ ስለሚያሳይ ነበር። ብዙ ተመራማሪወች የሼክስፒርን ድርሰቶች ሼክስፒር እንደጻፋቸው ቢያምንም አሁን ድረስ እርሱ አልጻፈውም የሚል ክርክር ይነሳል። ^ Koontz Terri፣ Mark Sidwell, World Studies for Christian Schools፣ Bob Jones University Press Greenville, South Carolina፣ pages 59"} {"id": "18673", "contents": "ኦክሌይ ሃል (እ.አ.አ. 1920) ታዋቂ አሜሪካዊ ደራሲ ነው። በዋናነት እንግሊዝኛ: Warlock በተሰኘው ስራው ይታወቃል። ‎የአሜሪካዊ ደራሲያን ዝርዝር (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "18685", "contents": "አርተር ሸርቡርኔ ሃርዲ (እ.አ.አ. ከ1847-1930) ታዋቂ አሜሪካዊ ደራሲ ነው። በዋናነት እንግሊዝኛ: The Wind of Destiny በተሰኘው ስራው ይታወቃል። ‎የአሜሪካዊ ደራሲያን ዝርዝር (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "18691", "contents": "ኢዲ ላሲ (እ.አ.አ. ከ1911-1968) ታዋቂ አሜሪካዊ ደራሲ ነው። በዋናነት እንግሊዝኛ: Room To Swing በተሰኘው ስራው ይታወቃል። ‎የአሜሪካዊ ደራሲያን ዝርዝር (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "18697", "contents": "ዋሊ ላምብ (እ.አ.አ. 1950) ታዋቂ አሜሪካዊ ደራሲ ነው። በዋናነት እንግሊዝኛ: She's Come Undone በተሰኘው ስራው ይታወቃል። ‎የአሜሪካዊ ደራሲያን ዝርዝር (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "15541", "contents": "ሳያሽ የበላ ዝንጀሮ ሲስል ያድራል የአማርኛ ምሳሌ ነው። መሰራት ያላበትን ነገር ያልሰራ ሰው በኋላ ላይ መጎዳቱ አይቀርም።"} {"id": "18727", "contents": "ባሪ ማልዝበርግ (ትውልድ 1939 እ.አ.አ.) ታዋቂ አሜሪካዊ ደራሲ ነው። በዋናነት እንግሊዝኛ: Beyond Apollo በተሰኘው ስራው ይታወቃል። ‎የአሜሪካዊ ደራሲያን ዝርዝር (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "13411", "contents": "ጎትሎብ ፍሬገ (Friedrich Ludwig Gottlob Frege ) (1848 - 1925) ጀርመናዊ ፈላስፋ፣ ስነ አምክንዮ ተመራማሪ፣ እና ሂሳብ አጥኝ ነበር። ፍሬገ ከጥንቱ ግሪካዊ አሪስጣጣሊስ ሲወርድ ሲዋረድ የመጣውን የአምክንዮ ትምህርት ሙሉ በሙሉ የለወጠና ፕሪዲኬት ካልኩሉስ የተባለውን የአምክንዮ ርዕዮት አለም ያበረከት ነው። በዚህ አዲሱ አምክንዮ ስርዓት የተወሰኑ አባባሎች እንዴት በአምክንዮ እንደሚፈቱና አንድን ማረጋገጫ (proof) በርግጥ ትክክል ነው የሚባልበትን ስልት ያቋቋመ ነው። ከዚህ በመነሳት ማናቸውም የሂሳብ ርዕዮቶች ወደ ቀልል ያሉ የአምክንዮ አባባሎች እንደሚቀየሩ ማሳየት ችሏል። ምንም እንኳ አጠቃላዩን የሂሳብ ትምህርት ወደ ስነ-አምክንዮ ለመቀየር ያደረገው ሙከራ በአንዲት ያልተረጋገጠች ዕውነታ (axiom) ምክንያት በተነሳች ስርዓታዊ ቅራኔ ለውድቀት ቢበቃም ስለ ትርጉም እና ስለ ዘዴ ባቀረበው ጥናቱ ግን እስካሁን የሚሰራባቸውን እውነታወች ለማግኘት ችሏል። ስለቋንቋም ያስቀመጠው አጠቃላይ ርዕዮት እስካሁን ድረስ በፈላስፎች ሲሰራበት ይገኛል። ሆኖም ግን ህይወቱን በሙሉ ሂስባን ወደ ስነ-አምክንዮ የመቀየር ትልሙ ሳይሳካለት ቀርቷል።"} {"id": "15565", "contents": "የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሲሮጡ የታጠቁት ሲሮጡ ይፈታል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ይህ ማለት በችኮላ ይተሰራ ነገር ኣያዋጣም ወይም ኣይበረክትም ማለት ነው:: ሁልግዜ ልብ ብለህ ስራ:: Direct translation in English is: \"That which is buckled while running, will become undone while running.\" Meaning: something done in a hurry will be precarious and not long lasting. የነቶል ቶሎ ቤት ግድግዳው ሰንበሌጥ"} {"id": "15583", "contents": "ሳይሰሙ ወሬ ሳይገሉ ጎፈሬ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልሰሙትን ሰማን ያልሆኑትን ሆንን ለሚሉ ሰወች መግለጫ"} {"id": "15601", "contents": "ሴት ሲበዛ ልማት ይፋጠናል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያለሴቶች ተሳትፎ አብዮቱ ግቡን አይመታም ከሚል መፈክር ጋር ተመሣሣይ ይዘት አለው።"} {"id": "16201", "contents": "አንድ የተበለተ ዶሮ አንድ ኩባያ ደርቆ የተፈረፈረ ዳቦ አንድ የሻይ ማንኪያ የነጭ ሽንኩርት ዱቄት (ደቅቆ የተከተፈ) አንድ የሻይ ማንኪያ የደረቀ ጦስኝ ግማሽ የሻይ ማንኪያ የተፈጨ ቃሪያ አንድ ኩባያ ማዮኒዝ 1. ኦቨኑን በ350 ዲግሪ ወይም በ175 ዲግሪ ሴሊሸስ ማሞቅ፣ 2. በጎድጓዳ ሳህን የዳቦውን ፍርፋሪ፣ የነጭ ሽንኩርቱን ዱቄት፣ ጨው፣ ቁንዶ በርበሬ፣ ጦስኝ እና የተፈጨ ቃሪያውን መደባለቅ፣ 3. የተቆራረጡትን የዶሮ ብልቶች ማዮኒዝ ውስጥ እየነከሩ ጎድጓዳ ሰሃን ውስጥ በደንብ እስኪዳረስ ድረስ ማንደባለል፤ ከዚያም በስሱ የማብሰያ ትሪውን ዘይት ለቅልቆ ለ5 ደቂቃ ያህል ወይም መረቁ እስኪጠፋ ድረስ ማብሰል። በዚህ መልክ የተዘጋጀው ዶሮ ለአምስት ሰው ይበቃል።"} {"id": "16207", "contents": "አስፈላጊ ጥሬ ዕቃዎች - 8 የሾርባ ማንኪያ (200 ግራም) የገበታ ቅቤ - 3 መካከለኛ ጭልፋ (300 ግራም) የተገረደፈ ቀይ ሽንኩርት - 2 መካከለኛ ጭልፋ (200 ግራም) በስሱ የተቆረጠ ባሮ ሽንኩርት - 1 መካከለኛ ጭልፋ (150 ግራም) የደቀቀ ሴለሪ (የሾርባ ቅጠል) - 2 መካከለኛ ጭልፋ (200 ግራም) የተገረደፈ ጥቅል ጐመን - 1 መካከለኛ ጭልፋ (100 ግራም) የተገረደፈ ቲማቲም - 2 ፍሬ ነጭ ሽንኩርት - 1 የላውሮ ቅጠል - 12 ሊትር ቀዝቃዛ ውሃ - 1 የሾርባ ማንኪያ ጨው አዘገጃጀት 1. በትልቅ ብረት ድስት ቅቤውን ማቅለጥ፤ 2. ቀይ ሽንኩርት፣ ባሮና ሴለሪውን ጨምሮ በነጩ ማቁላላት፤ 3. ጥቅል ጎመኑን፣ ቲማቲሙን፣ ነጭ ሽንኩርቱንና ላውሮውን ጨምሮ ትንሽ ማማሰል፤ 4. ውሃውንና ጨዉን ጨምሮ ለሰስ ባለ እሳት ላይ ለአንድ ሰዓት ማንተክተክ፤ 5. አውጥቶ ትንሽ ቀዝቀዝ ሲል በንጹሕ አቡጀዲ ማጥለል፤ 6. አቀዝቅዞ በተገቢው ዕቃ ማቀዝቀዣ ውስጥ ማስቀመጥ፡፡ (ደብረ ወርቅ አባተ፤ የውጭ ምግቦች አዘገጃጀት፣ 1993)"} {"id": "16261", "contents": "የወንዶች ጉዳይ የኢትዮጵያ አስቂኝ የፍቅር ፊልም ነው። ፊልሙ በኢትዮጵያ ሲኒማ ቤቶች ረዥም ጊዜ የቆየ ሲሆን በህዝብ ዘንድ ከፍተኛ ተቀባይነትን አግኝቷል። የፊልሙ ፀሀፊ አድማሱ ከበደ ሲሆን ፊልሙ በሁለት ተከታታይ ክፍሎች የተሰራ እና ከፍተኛ ተመልካች በሁለቱም ክፍል ያገኘ ፊልምነው። በዚሕ ፊልም ላይ፡ ሸዋፈራው ደሳለኝ፤ሸዊት ከበደ፣ረቂቅ ተሾመ፤ሚካኤልሚሊዮን፤ዘሪሁን አስማማው፤ደራሲው አድማሱ ከበደ እና ሌሎችም ተሳትፈውበታል። ብዙ ሰዎች አሁን ድረስ ቢቀጥል ጥሩ ነው ይላሉ ፊልሙ አዝናኝ እና ምርጥ አስተማሪ ፊልም ነው ምርጥ ፊልም"} {"id": "16267", "contents": "አላዳንኩሽም የኢትዮጵያ ፊልም ነው። ፊልሙ በሀገሪቱ ሲኒማ ቤቶች ረዥም ጊዜ የቆየ ሲሆን በህዝብ ዘንድ ከፍተኛ ተቀባይነትን አግኝቷል።"} {"id": "15637", "contents": "መጋቢት ፲ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የ ዓመቱ ፻፺ ኛው ዕለት ሲሆን፤ የበጋ ወቅት ፸፭ ኛው ቀን ነው።ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፻፸፮ ቀናት፣ በዘመነ ዮሐንስ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፻፸፭ ቀናት ይቀራሉ። ፲፱፻፴፮ ዓ/ም - ስመ ጥሩው አርበኛ ደጃዝማች ዑመር ሰመተር አረፉ፡፡ ፲፱፻፶፩ ዓ/ም - የናዝሬት ትምህርት ቤት አዲስ አበባ ላይ ተከፈተ፡፡ ፲፱፻፷፭ ዓ/ም አዲስ አበባ ላይ ለ አሥራ አምስት ቀናት የተካሄደ የቻይና የኢኮኖሚና ንግድ ትርዒት ተከፈተ። (እንግሊዝኛ) P.R.O., FCO 371/1660 - ANNUAL REVIEW FOR ETHIOPIA FOR 1973 (እንግሊዝኛ) ኪንና ባህል፡ ሳምንቱ በታሪክ http://www.ethiopianreporter.com"} {"id": "18889", "contents": "ሚያዝያ ፬፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪፻፲፬ኛው ዕለት ሲሆን፤ የፀደይ (በልግ)ወቅት ፱ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፻፶፪ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፻፶፩ ቀናት ይቀራሉ። ፲፱፻፶፫ ዓ/ም - የሶቪዬት ሕብረት የመጀመሪያውን ጠፈርተኛ፣ የ፳፯ ዓመት የአየር ኃይል ዓባሉን ዩሪ ጋጋሪንን በመኖራኩር ተኮሰች። ጋጋሪን ከባቢ አየርን ሰንጥቆ፣ በኅዋ ምድርን ለአንድ ሰዓት ከአርባ ደቂቃ ያህል ከዞረ በኋላ ወደመሬት ተመልሷል። ፲፱፻፸፫ ዓ/ም - የአሜሪካ የበረራ እና የጠፈር አስተዳደር ድርጅት (NASA) ‘ስፔስ ሻትል’ በመባል የሚታወቀውን አየር ዠበብ/የጠፈር መንኮራኩር ለመጀመሪያ ጊዜ ወደጠፈር ተኮሰ። ይኽ የመጀመሪያው አየር ዠበበ/መንኮራኩር ‘ኮለምቢያ’ (Columbia) የተባለው ሲሆን ሃያ ሰባት ጊዜ ወደጠፈር ተተኩሶ ከተመለሰ በኋላ ጥር ፳፬ ቀን ፲፱፻፺፭ ዓ/ም ተመልሶ ወደምድር ሲገባ ተቃጥሎ ተሰባበረ። ፲፱፻፴፯ ዓ/ም ለአሥራ ሁለት ዓመታት አገራቸውን በፕሬዚደንትነት የመሩት አሜሪካዊው ፍራንክሊን ዴላኖ ሩዝቬልት በዛሬው ዕለት አለፉ። ሩዝቬልት የአሜሪካ ፴፪ኛው ፕሬዚደንት ነበሩ። (እንግሊዝኛ) http://www.thepeoplehistory.com/april12th.html"} {"id": "12331", "contents": "በእውቀቱ ስዩም በኢትዮጵያ ውስጥ ከሚገኙ ገጣሚያንና ደራሲያን አንዱ ነው። በተለይም ኮሜዲ አዘል በሆኑ መጣጥፎቹ ይታወቃል። በአዲስ ላይቭ ኢንተርኔት ሬዲዮ በሚያቀርባቸው ትረካዎቹም ታዋቂነትን አትርፏል። በሲዲ በተለቀቁ የኮሜዲ ሥራዎች ላይም እንደ ደረጀ? እና ሌሎች ታዋቂ ኮሜዲያን ጋር ተሳትፎ አለው። “ኗሪ አልባ ጎጆዎች”፣ “በራሪ ቅጠሎች” እና “የእሳት ዳር ሀሳቦች” የተባሉ የግጥም መጻኅፍት ሲኖሩት እነዚህን በአንድ ላይ አሰባስቦ “ስብስብ ግጥሞች” ብሎ አሳትሟል። ከዚህ በተጨማሪ “መግባትና መውጣት”፣ “እንቅልፍና እድሜ” እንዲሁም በ2008 ዓ.ም. ባወጣው “ከአሜን ባሻገር” በተሰኙ ሥራዎቹ ይታወቃል።"} {"id": "18961", "contents": "ባንግላዴሽ የአለም ባንዲራዎች ሰንደቅ ዓላማ (ይህ ባንዲራዎች ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "19009", "contents": "ጆሃንስበርግ (Johannesburg) የደቡብ አፍሪቃ ትልቁ ከተማ ናት። በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ Johannesburg የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "19147", "contents": "ኦስትሪያ የአለም ባንዲራዎች ሰንደቅ ዓላማ (ይህ ባንዲራዎች ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "19165", "contents": "ቤኒን የአለም ባንዲራዎች ሰንደቅ ዓላማ (ይህ ባንዲራዎች ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "51195", "contents": "ኤልያስ መልካ በኢትዮጵያ ሙዚቃ ከፍተኛ አስተዋጽዎ ያበረከተ አቀናባሪ እንዲሁም የዘፈን ግጥም ደራሲ ነው፡፡"} {"id": "51207", "contents": "አለም በብዙ ነገሮች የተሞላች ናት። የአለማችን ትልቁ ውሻ ዞርባ የሚባል ሲሆን 156.5 ኪ.ግ. ነው።"} {"id": "51267", "contents": "ሃሌሉያ ማለት ምስጋና ለእግዚአብሄር ማለት ነው። ሃሌሉያ = ሃሌሉ+ያህ ሃሌሉ = ምስጋና ስጡ / እልል በሉ ያህዌ = እግዚአብሄር ይህ ቃል ከእብራይስጥ በቀጥታ የተወሰደ ነው። «ሃሌሉ» የሚለው ጥንታዊ ሴማዊ ፊደል፣ የ«ሃ» አያት ሆነ።"} {"id": "51273", "contents": "International Avenue (ኢንተርናሽናል ጎዳና) በካናዳ አልበርታ ካልጋሪ ውስጥ የሚገኝ «የንግድ እድሳት ዞን» ነው ። የተመሰረተው በ1993 እ.ኤ.አ. ካልጋሪ. ሲሆን በከተማው ደቡብ ምስራቅ ማእዘን ውስጥ ይገኛል ። ዓለም አቀፉ ጎዳና የአደንዛዥ ዕፅ እና የወንጀል መጠለያ ሆና የቆየች “Forest Lawn” (የጫካ ሣር) ጎረቤትን ለማነቃቃት ሙከራ የነበረች ሲሆን “ዓለም አቀፍ ጎዳና” በብዙ ባህሎች ዕውቅና ያገኘች እንደነበረችና ስኬታማም ሆኖ ተገኝቷል ለካልጋሪ ነዋሪዎችም ሆነ ወደ ታዋቂ የቱሪስት መዳረሻ ቀስ ብሎ ወደ ዋና መድረሻ እያደገ ። ዓለም አቀፍ ጎዳና በኢትዮጵያ ባህል እና በጎነት ዙሪያ የሚነደፉ በርካታ የንግድ ሥራዎች አሉት ፣ ከፋርማሲዎች ፣ የእግረኛ ሱቆች ፣ እና ከምግብ ቤቶችም ሆነ ከበርካታ ሕንፃዎች ጋር በአማርኛ እና በሌሎች በአፍሪካ ቋንቋዎች የተፃፉ ምልክቶች አሉባቸው ፣ አካባቢው የእስያ ምግብ የሚያቀርቡ እና ከሌሎች. የሌሎች ክፍሎች የመጡ የማስታወሻ ዕቃዎችም አሉት ። ዓለም አቀፍ ጎዳና <ግሎባል ፌስት» ተብሎ ለሚጠራው ሁለገብ ክስተትም አስተናጋጅ ነው GlobalFest (ዓለም አቀፍ ፌስቲቫል) በኤ Elliston Park (ሊስተንፓርክ) ። ውስጥ በየአመቱ ነሐሴ መጨረሻ ላይ በየዓመቱ ይከበራል ። ዓለም አቀፍ ጎዳና ኦፊሴላዊ ድር ጣቢያ (በእንግሊዝኛ ብቻ) ሱቅ 17 ኛ አቬኑ ኮሚቴ (በእንግሊዝኛ ብቻ) ^ \"History\"."} {"id": "19237", "contents": "ላይቤሪያ የአለም ባንዲራዎች ሰንደቅ ዓላማ (ይህ ባንዲራዎች ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "19267", "contents": "ሞናኮ የአለም ባንዲራዎች ሰንደቅ ዓላማ (ይህ ባንዲራዎች ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "12481", "contents": "ሀይድሮጅን Play media እያንዳንዱ የውሃ ሞለኪዩን ከሁለት የሃይድሮጅን አተም ና ከአንድ የኦክሲጅን አተም የተሰራ ነው። ነገር ግን እኒህ አተሞች በከፍተኛ ጉልበት ስለተጣበቁ እርስ በርሳቸውን አላቆ አተሞቹን ለማግኘት ጉልበት ያስፈልጋል። ለዚህ ተግባር የሚውሉ ብዙ መንገዶች ቢኖሩም፣ በጣም ቀላሉና ማንም ሰው እቤቱ እኒህን ጋዞች (ኦክሲጅን እና ሃይድሮጅን) ለማግኘት ሊጠቀምበት የሚችል መንገድ ቢኖር ኤሌክትሮላይሲስ ይባላል። አንድ ወይም ከዚያ በላይ ባትሪ ድንጋይ ሁለት መካከለኛ ርዝመት ያላቸው የኤሌክትሪክ ገመዶች ሁለት ፊኛወች ሁለት፣ ከጎን በሚታየው ስዕል መሰረት የተያያዙ ቱቦወች ጨው የሟሟበት ውሃ ጨው የሟሟበት ውሃ በቱቦወቹ ከተሞላ በኃላ፣ የኤሌክትሪክ ገመዶቹ ውሃው ውስጥ በስዕሉ በሚታየው መልኩ ይቀመጣሉ። ከባትሪው ጋር ገመዱ ሲገናኝ ውሃው አረፋ መድፈቅ ይጀምራል። ይህ ከመሆኑ በፊት ግን የቱቦወቹን አፎች በፊኛወች መዝጋት በጣም ጠቃሚ ነው። በዚህ ሁኔታ ከባትሪው ፖዚቲቭ በሚመጣው ገምድ ጎን ባለው ቱቦ ላይ የተገጠመው ፊኛ በሃይድሮጅን ጋዝ ይነፋል። በኔጌቲቩ ጎን ደግሞ ንጹህ ኦክሲጅን ፊኛውን ይሞላል። በዚህ መንገድ እኒህን ሁለት ጋዞች ከውሃ ይመረታሉ። ማስጠንቀቂያ ሃይድሮጅን እጅግ ተቀጣጣይ ጋዝ ስለሆነ በጥንቃቄ መያዝ አለበት! ንጹህ ኦክሲጅን እንዲሁ እሳት ሲያገኝ ቦግ ብሎ የሚቀጣጠል አደገኛ ጋዝ ነው የጥንተ፡ንጥር ጥናት (ኬሚስትሪ) (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "12487", "contents": "ክሪፕተን (Krypton) የንጥረ ነገሮች ሠንጠረዥ ውስጥ ኬሚካዊ ውክሉ Kr ነው። አቶማዊ ቁጥሩም 36 ነው። የጥንተ፡ንጥር ጥናት (ኬሚስትሪ) በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ ክሪፕተን የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ። (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "16423", "contents": "ባሌ ዞን በኦሮሚያ ክልል ከሚገኙ 12 ዞኖች አንዱ ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "16435", "contents": "ተጠቃሚ ከአገልግሎት ሰጭ ጋር በሚፈፅመው የገንዘብ ወይም የዓይነት ክፍያ ተገቢውን አገልግሎት የሚያገኝ የግብይት አካል ነው።"} {"id": "16453", "contents": "ግርማ በየነ ታዋቂ ኢትዮጵያዊ ዘፋኝ ነው። ግርማ በየነ አዲስ አበባ ተወልዶ ያደገ ሲሆን ትምህርት ቤት ሲዘጋ በጊዜያዊነት በቀ.ኃ.ሥ.ቲ በድምፃዊነት በመቀጠር በ፲፱፻፶፪ ዓ.ም. ለመጀመሪያ ጊዜ ለህዝብ ታየ። ከዚያም እንደገና የአስረኛ ክፍል ትምህርቱን በማቋረጥ እስከ ፲፱፻፶፫ ዓ.ም. ድረስ በራስ ባንድ በሙዚቃ ክፍል በድምፃዊነት ሲያገለግል ከቆየ በኋላ የራሱን ባንድ በማቋቋም በራሱ ፍቃድ ሥራውን ለቆ ወጣ። ናሽናል ቢብሊዮግራፊ ቡድን፣ የአንጋፋ አርቲስቶች መዝገበ የሕይወት ታሪክ፣ መጋቢት ፳፻፣ ገጽ 12"} {"id": "17131", "contents": "ባለጌ ያለበት ሸንጎ ዝንብ የገባበት አርጎ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዋጋ የላቸውም"} {"id": "17167", "contents": "'መሀመድ ሀከና'"} {"id": "17173", "contents": "ሜልንልኬ (ስዊድኛ፦Mölnlycke) የወስትራ ዬታላንድ፣ ስዊድን ከተማ ነው። 14,439 ሰዎች ገደማ ይኖሩበታል። ከተማው በስካገራክ ወሽመጥ ዳር ይገኛል። Härryda kommun ዌንዴልስቤርግ አውደ ምህር"} {"id": "17185", "contents": "ቅልጥ አለት (እንግሊዝኛ Magma የሚባለው በመሬት ውስጠኛው ክፍል የሚገኝ እና በከፍተኛ የሙቀት መጠን የቀለጠ አለት ነው። ይህ ቅልጥ አለት በሌሎች እንደ መሬት ባሉ ቋጥኛዊ ይዘት ያላቸው ፕላኔቶችም ውስጥ እንደሚኖር ይገመታል።"} {"id": "17227", "contents": "ወጡ ሳይወጠወጥ ወስከምቢያው ቂጢጥ"} {"id": "16507", "contents": "ቀለም ሲበጠበጥ ብርእ ሲቀረጥ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "16513", "contents": "ቀሊል አማት ሲሶ በትር አላት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "16519", "contents": "ቀልደኛ ጎረምሳ እያራ ያፏጫል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "16549", "contents": "ቀን ቢረዝም ልብ ያደክም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "16555", "contents": "ቀን አይጥለው ጠጅ አያስክረው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "16561", "contents": "ቀን እስኪያልፍ ያለፋል የአማርኛ ምሳሌ ነው። መታገስ ጥሩ ነው የሚል ምክር"} {"id": "19417", "contents": "ባስኬቶኛ በኢትዮጵያጠ በደቡብ ክልል የሚነገር ኦሟዊ ተብሎ በሚታወቀው የቋንቋ መደብ የአፍሮ-እስያ ቤተሰብ የሚካለል ቋንቋ ሲሆን የባስኬት ብሄረሰብ \"ባስኬት ኖና\" ወይም የባስኬቲኛ ቋንቋ ነዉ፡፡ የባስኬት ቋንቋ የሚጠቀምባቼዉ ፊደላት የኢትዮጲያ ሳባ ፊደላትን ነዉ፡፡ ፊደል ወይም የድምፅ ወካይ ምልክቶች አንድ ማህበረሰብ ድምፆችን እንዲወክልሀት በመስማማት የሚፈጥረዉ ወይም ከሌሎች ቋንቋዎች የሚዋሰዉ ምልክት ወይንም የድምፅ ወካይ ነዉ፡፡ በባስኬት የፊደል ገበታ ላይ የግዕዝ ሆሄያት የሉም ይህም በባስኬተኛ ቋንቋ ዉስጥ የግዕዝ ሆሄያት አይገለፁም ስለዚህ የባስኬት ፊደል ገበታ የሚጀምረዉ በካዕብ ሆሄ ነዉ ......... ምንጭ፡ አንተነህ እና ፀደቀ"} {"id": "19423", "contents": "ኦይዳኛ በኢትዮጵያ የሚነገር ኦሟዊ ተብሎ በሚታወቀው የቋንቋ መደብ የአፍሮ-እስያ ቤተሰብ የሚካለል ቋንቋ ነው።"} {"id": "19429", "contents": "ገንዝኛ በኢትዮጵያ የሚነገር ኦሟዊ ተብሎ በሚታወቀው የቋንቋ መደብ የአፍሮ-እስያ ቤተሰብ የሚካለል ቋንቋ ነው።"} {"id": "51693", "contents": ""} {"id": "19567", "contents": "ነገር ከመጀመሪያ ፍለጋ ከመሻገሪያ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "13777", "contents": "ጠረር አድርገሽ ቅጂው (63)አለቃ አንድ ጊዜ መንደር ጠላ ቤት ይገቡና ሲጠጡ አሳላፊዋ አንዴ እሳቸው ጋር ስትደርስ የተፈጥሮ ነገር ሆኖ ፈስዋ ያመልጣትና ጠርር ታድርገዋለች እየቀዳች። ይህን የሰሙ አለቃ አንድ ጊዜ እሳቸው ጋር መጥታ «አለቃ ጠላ ልጨምርልዎት እንዴ?» ስትላቸው። «አዎዋ እስቲ እንደ ቅድሙ ጠረረ አድርገሽ ቅጂው» አሉ ይባላል።"} {"id": "17479", "contents": "ጆዋኔ ጆ ሮውሊንግ (በእንግሊዝኛ: Joanne \"Jo\" Rowling) (31፣ ጁላይ 1965 እ.አ.አ. ተወለደች) የእንግሊዝ ተወላጅ የሆነች ታዋቂ ደራሲ ናት። ይች ደራሲ በይበልጥ ሮውሊንግ (J. K. Rowling) በሚለው መጠሪያዋ የምትታወቅ ሲሆን በሃሪ ፖተር መፅሐፍ ተከታታይ ድርሰቶቿ ታላቅ ዝናን አትርፋለች። እነዚህ መፅሐፎቿ የተለያዩ ሽልማቶችን አስገኝተውላታል፤ ከ400 ሚሊዮን በላይ ቅጅዎች ተሽጠዋል በተጨማሪም በመፅሐፎቹ ላይ የተመሠረቱ ሰባት ተከታታይ ፊልሞች ተሰርተዋል። በእነዚህ ፊልሞች ላይም በደራሲነት እና በአዘጋጅነት እንድትሳተፍ አስችሏታል። በፅሐፍቶቹ የተጠነሰሱት በ1990 እ.አ.አ. ከማንችስተር ወደ ለንደን በተደረገ የባቡር ጉዞ ነበር። የሃሪ ፖተር ተከታታይ መጽሐፎች ሃሪ ፖተር ተከታታይ ፊልሞች"} {"id": "52257", "contents": "ዳርዊን የ ሰሜን ግዛት የ አውስትራሊያ ዋና ከተማ ነው።"} {"id": "19687", "contents": "ኤልበሪ (እንግሊዝኛ: Albury, New South Wales) አውስትራልያ ውስጥ የሚገኝ ከተማ ነው። የአውስትራልያ ከተሞች ዝርዝር አውስትራልያ"} {"id": "17635", "contents": "የመጻሕፍት ቤትና የመረጃ ጥናት (Library science) የሚባለው የጥናት መስክ የተለያዩ እንደ አመራር፣ የመረጃ ጥናት እና ትምህርት የመሳሰሉ የጥናት ዘርፎችን ከ[[በተ መጻሕፍት ጥናት ጋር የሚያዛምድ ሳይንስ ነው።"} {"id": "17695", "contents": "በአረብ ጂዖግራፊ ተማሪ ፣ መሐመድ አል-እድሪስ በ12ኛው ክፍለ ዘመን (እ.ኤ.አ. 1154 ዓ.ም.) ከተሳለው የአለም ካርታ የተወሰደ። አል እድሪስ ለሲስሊው ንጉስ ዳግማዊ ሮጀር ከ1138 ጀምሮ ለ15 አመት ያለማቋረጥ በጻፈው \"ወደ ሩቅ አገራት የተደረጉ መልካም ጉዞወች መጽሃፍ \" ኢትዮጵያን \"አል አበሻ\" በማለት ይሰይመዋል። በእንግሊዝኛ የመጀመሪያው መጽሃፍ ^ Muḥammad ibn Muḥammad al-Idrīsī. Nuzhat al-muštāq fī iḫtirāq al-āfāq.፣ Idrīsī, Muḥammad ibn Muḥammad al-Šarīf Abū ʿAbd Allâh al- (1100?-1165?)፤Al-Ǧuġrāfiyā wa-al-buldān wa-al-ʿağāʾib፤ Géographie et voyages"} {"id": "17707", "contents": "ጥር ፴ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻፶ኛው ቀን እና የበጋ ፴፭ኛው ዕለት ነው። ከዚህ ቀን በኋላ እስከ ዓመት መባቻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፪፻፲፮ ቀናት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ፤ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፪፻፲፭ ቀናት ይቀራሉ። ፲፰፻፴፬ ዓ/ም - በዘመነ መሣፍንት፣ የራስ አሊ አሉላ ሠራዊት ደብረ ታቦር ላይ ከሰሜኑ ገዥ ደጃዝማች ውቤ ኃይለ ማርያም ሠራዊት ጋር በጦርነት ገጥሞ ድሉ የራስ አሊ ሆነ። ፲፱፻፴፮ ዓ/ም - የኢትዮጵያ የቁርጥ ቀን ልጅ ጀግናው ደጃዝማች በላይ ዘለቀ ከዘውዳዊው አገዛዝ ጋር በነበረው ተቃርኖ አቋም እንዲገደል ተወሰኖ በዚህ ዕለት መርካቶ ላይ ተሰቀለ። ፲፱፻፵፱ ዓ/ም - በፍልውሃ አቅራቢያ በዘመናዊ ዕቅድ አዲስ የተሠራው ኢዮቤልዩ (የአሁኑ ብሔራዊ) ቤተ መንግሥት ተመረቀ ፲፱፻፶፫ ዓ/ም - የአፍሪቃ ኢኮኖሚ ኮሚሲዮን ዋና መሥሪያ ቤትና በአዲስ አበባ ከተማ ለሚደረገው ልዩ ልዩ የአፍሪቃ መንግሥታት ጉባኤዎች መሰብሰቢያ፣ በኢዮቤልዩ ቤተ መንግሥት ፊት ለፊት የተሠራውን የአፍሪካ አዳራሽ፣ በቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ተመርቆ ተከፈተ። የሕንፃው ግንባታ አምስት ሚሊይን አምስት መቶ አሥራ-አምስት ሺህ ብር ፈጀ። ፲፱፻፸፭ ለባንኮች የስፖርት ክለብ የእግር ኳስ ቡድን እና ለኢትዮጵያ ብሔራዊ የእግር ኳስ ቡድን በመሀል ሜዳ መደብ የሚጫወተው ተሾመ አዳሙ ጌጡ በዚህ ዕለት ተወለደ። ተሾመ ወደ ባንኮች ከመዛወሩ በፊት ለመብራት ኃይል የእግር ኳስ ክለብ ይጫወት ነበር።"} {"id": "17719", "contents": "ጥንጅት ከምስማር፣ ሽቦ፣ ማጠፊያ ወይም የጥይት ቀለሀ እና ከቀላጭ ኢትዮጵያ ውስጥ ህጻናት የሚሰሩት ለቡሄና ለመስቀል በዓላት ክብሪት ወይም ድኝ በማፈንዳት ዝማሬን በከፍተኛ ድምጽ ለማጀም የሚያገለግል መሳሪያ ነው፡ ደግሞ ይዩ፡ ጥንጁት"} {"id": "16849", "contents": "ተርቢየም (Terbium) የንጥረ ነገሮች ሠንጠረዥ ውስጥ ኬሚካዊ ውክሉ Tb ነው። አቶማዊ ቁጥሩም 65 ነው። የጥንተ፡ንጥር ጥናት (ኬሚስትሪ) በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ ተርቢየም የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ። (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "16855", "contents": "አክቲኖይድ በንጥረ ነገሮች ሠንጠረዥ ውስጥ አቶማዊ ቁጥራቸው ከ90 እስከ 113 የሆኑትን 14 ንጥረ ነገሮች (ከቶሪየም እስከ ላውረንሲየም ማለት ነው) የያዘ ምድብ ነው። የጥንተ፡ንጥር ጥናት (ኬሚስትሪ)"} {"id": "19795", "contents": "ደብረ ፀሐይ ቍስቋም ከጎንደር ከተማ በስተ ስሜን ምዕራብ ወጣ ብሎ በሚገኘው ደብረ ፀሐይ የተባለ ተራራ ላይ የተሰራ የቤተክርስቲያንና ቤተመንግስት ግቢ ነው። ደብረ ፀሓይ ቁስቋም በእቴጌ ምንትዋብ፣ ከ1725 ዓ.ም. እስከ በ1738 ዓ.ም. ተገንብቶ የተጠናቀቀ ሲሆን ዙሪያው በግምብ የታጠረና በ8 እንቁላል ግንቦች የተከበበ ነው። ግቢውን ሰንጥቆ የሚያልፍ ግምብ ደብሩን ለሁለት ሲከፍል አንዱ ጎን ቁስቋም ማርያም የተባለውን ቤተክርስቲያን ሲይዝ ሌላው ጎን ደግሞ የብርሃን ሞገሴን (ምንትዋብን) ቤተመንግስት፣ ስዕል ቤት የተባለውን የምትጸልይበትን ክብ ጸሎት ቤት፣ እንግዶች መጋበዣ ዕልፍኝ፣ ሰፊ የሰራተኞች ግምብ፣ የጄምስ ብሩስቤተመጻሕፍት ተብሎ የሚታወቀው ግምብና ለልዩ ልዩ ግልጋሎት የተመደቡ እንቁላል ግንቦችን ይይዛል። ደብረ ፀሐይ በተመሰረተበት ዘመን የራሱ ጉልት የነበረው ሲሆን ይኼውም በእብናት፣ በለሳ እና አርማጭሆ ተሰባጥሮ ይገኝ ነበር፤ ስለሆነም 260 ቀሳውስትን በስሩ ያስተዳድር ነበር፡፡ ግቢው ሦስት ጊዜ ጉዳት ደርሶበታል። በመጀመሪያ በ1858፣ ዓፄ ቴዎድሮስ መቅደላ ሊያሰሩት ላሰቡት ቤተ ክርስቲያን ከቤተክርስቲያኑ የተለያዩ ንዋያትን መውሰዳቸው ነበር። ሁለተኛው ጉዳት የደረሰው በ1870ወች፣ የሱዳን ደርቡሾች ግቢውን በእሳት በማጋየት ያደረሱት ዋናው ጉዳት ነበር። በዚህ ቃጠሎ ቁስቋም ማርያም እንዳለ ሊቃጠል ችሏል። በ1932ዓ.ም. የእንግሊዝ ጦር በአውሮፕላን ቦምብ ስለጣለበት፣ እንዲሁ ተጨማሪ አደጋ ደረሰበት። ስለሆነም በአሁኑ ወቅት ብዙ ጉዳት ሳይደርስበት ከሞላ ጎደል ተርፎ የሚገኘው አጥሩና እልፍኙ ነው። ^ Stuart C. Munro-Hay, Ethiopia, the unknown land: a cultural and historical guide,I.B.Tauris, London, 2002 Page 156 ^ Donald Crummey, Land and society in the Christian Kingdom of Ethiopia: from the thirteenth, page 168 ^ Briggs, Philip, Blatt, Brian, Ethiopia, Legoprints SPA, Italy, 2009 በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ Category:Kuskwam የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ።"} {"id": "17929", "contents": "ተንኮለኛ ገደል ዝንጀሮ ይጥላል በሬ ያሳልፋል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "17935", "contents": "ተከተማ ወደዱር ተአልጋ ወደምድር የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "17947", "contents": "ተወገብ በላይ ጥጋብ ተወገብ በታች ራብ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "19873", "contents": "አሪስጣጣሊስ በግሪኩ Ἀριστοτέλης ከክርስቶስ ልደት በፊት ከ384 ዓ.ዓ. እስከ ታህሳስ7፣ 322ዓ.ዓ. የኖረ የጥንቱ ግሪክ ፈላስፋ ነበር። በምዕራቡ አለም ስልጣኔ ከፍተኛ ግምት ያለው ፈላስፋ ነበር። ምንም እንኳ አሪስጣጣሊስ ብዙ መጻሕፍትን የጻፈ ቢሆንም ዘመናትን አልፈው ተርፈው የሚገኙት መጻሕፍት ጥቂት ናቸው። የፕላቶ ተማሪ የሆነው አሪስጣጣሊስ በተራው የንጉሱ ታላቁ እስክንድር አስተማሪ የነበርና ንጉሱ በእድሜ ጎልምሶ የዚያን ዘመን አለም በሚገዛ ወቅት በስሩ ከሚያስገብራቸው እንግዳ አገሮች እጽዋትንና እንሣትን ለፈላስፍው መምህሩ ይልከለት ነበር። አባቱ ኒቆማቀስ የመቄዶንያ ንጉስ የነበረው ንጉስ አሚንታስ ሐኪም ነበር። ከ18 እስከ 37 አመት እድሜው፣ ኑሮውን በአቴና ያደረገው አሪስጣጣሊስ በወቅቱ የፕላቶ ተማሪና እንደ ጸጉረ ልውጥነቱ ለአቴና ሜቲክ የነበረ ነበር። አሪስጣጣሊስ ፕላቶ በ347ዓ.ዓ. እስከሞተ ድረስ ከአስተማሪው ሳይለይ ለ20 አመት በፕላቶ አካዳሚ ህይወቱን አሳልፏል። ከዚህ በኋላ ከዜኖክራቴስ ጋር በመሆን ትንሹ እስያን በመጎብኘት ስለአካባቢው አትክልትና እንሣት ምርምር ቢያደርግም በካከሉ የመቄዶንያው ንጉስ ዳግማዊ ፊሊጶስ ልጅን ታላቁ እስክንድርን እንዲያስተምር በ343 ዓ.ዓ. ግብዣ አደርገለት። በመቄዶንያ አካዳሚ እራስነት የተሾመው ፈላስፋ እስክድንርን ብቻ ሳይሆን ሌሎች ሁለት ነግስታትን፡ [[ቀዳማዊ ቶሎሚ]ንና ካሳንደርን ለማስተማር በቅቷል። አሪስጣጣሊስ እስክንድር ወደ ምስራቃዊ የዚያ ዘመን አለም እንዲስፋፋ፣ ፋርስንም እንዲያስገብር ይገፋፋው ነበር። ለወደፊቱን ንጉስ እንዲህ ሲል ይመክረው ነበር፡ \"ለግሪኮች መልካም መሪ ሁን፣ ለአረመኔወቹ ግን አምባ ገነን ሁን\" በማለት። p58 335 ዓ.ዓ. ላይ አሪስጣጣሊስ ወደአቴና በመመለስ ሊሲየም የተስኘውን የራሱን ትምህርት ቤት ከፈት። ለሚቀጥሉት 12 አመታት በዚሁ ትምህርት ቤቱ አብዛኛውን ጽሁፎችን እንደጻፈ ይገመታል ."} {"id": "16945", "contents": "ፈሪ የናቱ ልጅ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው። ፈሪ ለናቱ ጀግና ለጀግንነቱ"} {"id": "16951", "contents": "ፈሷን ፈስታ ቂጧን ጨበጠች የአማርኛ ምሳሌ ነው። ውሃ ከፈሰሰ አይታፈስ"} {"id": "16957", "contents": "ፈትል ሲረዳዳ አንበሳ ያስቀራል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ድር ቢያብር አንበሳ ያስር"} {"id": "16969", "contents": "ፈጭታ የነበረች ላመልማሎ ኮራች የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20101", "contents": "ቁስቋም ዕቃ ቤት በደብረ ፀሐይ ቁስቋም የሚገኝ ህንጻ ሲሆን በዘመኑ የተለያዩ መገልገያ እቃወችን ይዞ ይገኝ ነበር። በ1889፣ ከደርቡሽ ቃጠሎ የተረፉ የእቴጌ ምንትዋብ መገልገያ እቃዎችና የእርሷንና የልጅ ልጇን አጽማት ይዞ የሚገኝ ሳጥን በዚሁ ቦታ አሁን ይገኛል። 1 2 3 4 5 6 7 8 9 11"} {"id": "16993", "contents": "ገላን ተሰማ ታዋቂ ኢትዮጵያዊ ዘፋኝ ነው። ገላን ተሰማ ተወልዶ ያደገው በወለጋ ኖኖ ሲሆን ወደ አዲስ አበባ የመጣው በአስር ዓመቱ ነው። በ፲፱፻፵፯ ዓ.ም. በክብር ዘበኛ ጋራዥ ክፍል ተቀጥሮ ሲሰራ ቆይቶ ከሶስት ዓመታት በኋላ ወደ ቲያትር ክፍሉ ተዛውሮ በመሰልጠን ዳንኪረኛ ለመሆን ችሏል። ገላን እስከ ዛሬ ድረስ የተለያዩ ዜማዎችን ተጫውቷል። ከእነርሱም መካከል «እንደ ተመኘኋት» የተባለችውን ዜማ በይበልጥ ይወዳታል፤ ገላን በወቅቱ የክብር ዘበኛ አርቲስቶች የዳንኪራ መምህር ነበር። ገላን በዳንኪርተኛነቱ እጅግ የተደነቀና የተፈጥሮ ስጦታ ያለው ነው። ^ ሀ ለ ናሽናል ቢብሊዮግራፊ ቡድን፣ የአንጋፋ አርቲስቶች መዝገበ የሕይወት ታሪክ፣ መጋቢት ፳፻፣ ገጽ 24 (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "17047", "contents": "ጳጉሜ ሲወልስ ጎተራህን አብስ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20809", "contents": "ዘመን የሚወልደውን ንጉስ የሚፈርደውን የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዘመን የሚወልደውን ንጉስ የሚፈርደውን የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "19909", "contents": "ሶረን ኬርከጋርድ(5 ግንቦት, 1813 – 11 ህዳር, 1855) የነበረ ዴንማርካዊ ፈላስፋ እና ሥነ መለኮት ተማሪ ነበር። በብዙወች ዘንድ የመጀመሪያው የኅልውነት ፍልስፍና አፍላቂ ተደርጎ ይወሰዳል። ኬርከጋር ብዙ ስለ እመንት፣ ኅልውነት፣ ስሜት የሚያትቱ የፍልስፍና መጻሕፍትን ጽፏል። ኬርከጋር ክርስትናን ፖለቲካዊ አቋም እንዲይዝ የሚተጉትን አጥብቆ ተቃውሟል፣ የግለሰብን ነጻነት በቡድን ነጻነት ለመወሰን የሚጥሩንም እንዲሁ ይቃወም ነበር፡፡ ስራው በብዙወች ዘንድ አድናቆትን ያተረፈለት ሲሆን ሉድቂግ ዋይንሳታይን የተሰኘው የሃያኛው ክፍለ ዘመን ፈላስፋ \"ካይከጋርድ\" የአ19ኛው ክፍለ ዘመን ስር ነቀል አሳቢ እንደነበር ይገልጸዋል። ኬርከጋርድ ኮፐንሃገን፣ ዴንማርክ ሲወለድ፣ በኮፐንሃገን ዩኒቨርሲቲ ትምህርቱን ተከታትሎ በ1841 ዲግሪውን አግኝቷል። ከሴት ጓደኛው ጋር ከተለያየ በኋላ ብዙ መጻህፍትን ሲደርስ፣ እኒህ መጽሃፎች በዘመኑ ያልተወደዱ በ20ኛውና በ21ኛው ክፍለ ዘመን ግን ተደናቂነትን ያገኙ ናቸው።"} {"id": "20827", "contents": "ዘመድና መድሀኒት የተቸገሩ ለት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዘመድና መድሀኒት የተቸገሩ ለት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "18283", "contents": "መጋቢት ፲፫፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻፺፫ ኛው ዕለት ሲሆን፤ የበጋ ወቅት ፸፰ ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፻፸፫ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፻፸፪ ቀናት ይቀራሉ። ፲፰፻፵፱ ዓ/ም - በጃፓን የተከሰተ የመሬት እንቅጥቅጥ የ ፻ ሺህ ሰዎችን ነፍስ አጠፋ። ፲፰፻፺፰ ዓ/ም - ልዑል ራስ መኮንን ቁልቢ ላይ አርፈው ቀብራቸው ሐረር ላይ እሳቸው በተከሉት በቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን ተከናወነ። (እንግሊዝኛ) http://en.wikipedia.org/wiki/March_21 (እንግሊዝኛ) FCO 371/1829 - ANNUAL REVIEW FOR ETHIOPIA FOR 1974"} {"id": "18289", "contents": "ኢማጅን እና ፖኤሲያ (ጣልኛ፦ IMMAGINE&POESIA) በቶሪኖ፣ ኢጣልያ በ2007 እ.ኤ.አ. የተመሠረተ ዓለም አቀፋዊ የሥነ-ጥበብ እንቅስቃሴ ነው። የእንቅስቃሴው ደጋፊ ኤዮሮንዊ ቶማስ ናት። የእንቅስቃሴው ቻርተር አባላት የሚከተሉት ናቸው፦ ኤዮሮንዊ ቶማስ፣ ገጣሚና ፀሐፊ ጂያንፒየሮ አክቲስ፣ ሠዓሊ ሲልቫና ጋቲ፣ ሠዓሊ ሳንድሪና ፒራስ፣ ገጣሚ ሊዲያ ቺያሬሊ ሎውረንስ ፈርሊንጌቲ፣ ዩጎ ኔስፖሎ እና ቤቨርሊ ማተርኒም የኮሚቴው የክብር አባላት ናቸው። The Object፣ አልፋ ቲያትሮ አዳራሽ፣ ቶሪኖ፣ ኢጣልያ፣ 2007 እ.ኤ.አ. I Colori delle Parole: Gianpiero Actis responds to Aeronwy Thomas፣ ዲላን ቶማስ ማዕከል፣ ስዋንሲያ፣ ዌልስ፣ 2007 እ.ኤ.አ. Streetlamp & Moon, Arte Città Amica፣ ቶሪኖ፣ ኢጣልያ፣ 2008 እ.ኤ.አ. The Door፣ ቶሪኖ የጥበብ ጋለሪ፣ ቶሪኖ፣ ኢጣልያ፣ 2009 እ.ኤ.አ. Omaggio alla poesia di Lawrence Ferlinghetti, Arte Città Amica፣ ቶሪኖ፣ ኢጣልያ፣ 2010 እ.ኤ.አ. Colors of shadow and other works፣ ክሊፍተን የጥበብ ማዕከል፣ ክሊፍተን፣ ኒው ጀርዚ፣ አሜሪካ፣ 2011 እ.ኤ.አ. Immagine & poesia a Monte Carlo, mostra permanente, Hôtel Olympia, Monte Carlo , 2011 እ.ኤ.አ. Rhythms..."} {"id": "18331", "contents": "ሰንሰለት ማለት በተርታ የተያያዙ የብረት ቀለበቶች ማለት ነው። አንድ ሰንሰለት ሁለት ወይም ከዚያ በላይ ቀለበት ሊኖረው ይችላል። ሰንሰለቶች በሁለት አይነት መንገድ ትልማቸው ይከናወናል። ፩- በሁለት ቅጥ መተጣጠፍ የሚችሉ። እኒህ እንግዲህ አብላጫውን ጊዜ የቀለበት ሰንሰለት ሲሆኑ እቃ ለማንሳት እና ነገሮችን ለማሰር ይረዳሉ። ስለሆነም በሁለት ቅጥ አቅጣጫወች መልመጥመጥ እንዲችሉ ተደርገው ይሰራሉ። ፪- በአንድ ቅጥ ብቻ መታጠፍ የሚችሉ። እኒህ ብዙ ጊዜ ሃይልን ከአንድ ማሽን ወደ ሌላ ማሽን ለማስተላለፍ ሆን ብለው የሚሰሩ ናቸው። ስለሆነም ትልማቸው የሌላ ማሽን ጥርስን ለመንከስ እንዲችሉ ተደርገው ነው። ለምሳሌ የብስክሌት ፔዳል ሰንሰለት አንዱ ነው። እኒህ አይነቶቹ ሰንሰለቶች በአንድ ቅጥ ብቻ ይልመጠመጣሉ።"} {"id": "21583", "contents": "ያለ ዘመድ ነግሶ ያለ አቡን ቀስሶ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያለ ዘመድ ነግሶ ያለ አቡን ቀስሶ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21589", "contents": "ያለ ይበዛል አለ ወፍጮ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያለ ይበዛል አለ ወፍጮ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20239", "contents": "ንጉስ የቆረጠው እጅ ካለ ይቆጠራል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20995", "contents": "የሌሊት ግስገሳ የቀን ዘለሳ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሌሊት ግስገሳ የቀን ዘለሳ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "18379", "contents": "አተሚክ ስዓት በጣም ትክክለኛ የሆነ ሰዓት ቆጣሪ ሲሆን ጊዜ የሚቆጥረው በተንቀሳቃሽ ግዙፍ ቁሶች ሳይሆን በአቶሞች ነው። የሰዓቱ ድግግሞሽ የሚመነጨው ከኤሌክትሮኖች ጨረር መቋረጥ ነው። በአለንበት ዘመን አተሚክ ሰዓቶች ከማንኛውም የሰአት ቆጣሪዎች በበለጠ ትክክል ነው። በአለም ላይ 260 የአተሚክ ሰዓቶች 60 ቦታወች ላይ ይገኛሉ። ከነዚህ የሚመነጩ መረጃዎች ፓሪስ፣ ፈረንሳይ ተጠራቅመው ይቀመራሉ። አለም አቀፉ የአተሚክ ሰዓት በዚያው በፓሪስ ይሰላል። የአተሚክ ሰዓት ትልም የተደራጀው በኢሳዶር ራቢ ነው። ^ \"The primary clocks\" (በጀርመንኛ). በ1-12-2009 የተወሰደ. ^ \"BIPM\". በ1-12-2009 የተወሰደ. ^ Fritz von Osterhausen (1999). Callweys Uhrenlexikon. München: Callwey. pp. 24. ISBN 978-3766713537."} {"id": "18463", "contents": "ታላረፉ መከራ ነው ትርፉ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ምከረው ምከረው እምቢ ካለ መከራ ይምከረው"} {"id": "18481", "contents": "ደብረ ሰላም ቅዱስ እስጢፋኖስ ቤተ ክርስቲያን፣ ለመጀመሪያ ጊዜ በንግሥት ዘውዲቱ ዘመነ መንግሥት በ፲፱፻፱ ዓ/ም ተመሠረተ። በዚያን ጊዜም ዘመኑ በፈቀድው መልክ የቤተ ክርስቲያኑ ሕንጻ ተጠናቆ ሲወደስበት ሳለ፤ በጣልያን የወረራ ዘመን፣ በ፲፱፻፴፪ ዓ/ም ባልታወቀ ምክንያት የእሳት አደጋ ደርሶበት ሕንጻው ተቃጠለ። ኢትዮጵያ ከ ፋሺስት የወረራ ቀንበር ከተላቀቀች በኋላ፤ የግንባታው ሥራ በሥራ ሚኒስቴር ኃላፊነት በዘመናዊ መልክ እንዲሠራ በተሰጠው ትዕዛዝ መሠረት ሚኒስትሩ ባላምባራስ (በኋላ ብላቴን ጌታ) ማኅተመ ሥላሴ ወልደ መስቀል በአንድ በኩል የአካባቢውም ኗሪ እና የቤተ ክርስቲያኑ ምእመን በመሆናቸው እና በሚኒስቴራዊ ኃላፊነታችው፤ ሥራውን በቅርብ እየተከታተሉና እየተቆጣጠሩ አሠርተውት የአሁኑ ሕንጻ ግንባታ ፍጻሜ አግኝቶ ጥቅምት ፲፯ ቀን ፲፱፻፶፫ ዓ/ም ቅዳሴ ቤቱ የግብጽ ኮፕት ቤተ ክርስቲያን ፓትረያርክ፣ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ቄርሎስ ፮ኛ በተገኙበት ተባረከ፡፡ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ሐዋርያዊ ድርጅት፣ “ትንሣኤ፡ የሃያ አምስት ዓመታት መንፈሳዊ እርምጃ” (፲፱፻፶፱ ዓ/ም) ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ቤት።"} {"id": "20317", "contents": "እንብዛም ስለት ይቀዳል አፎት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20329", "contents": "እንኳን ለእህቴ ለሌላውም ይዘፍናል አንገቴ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20335", "contents": "እንኳን እናቴ ሙታ እንዲያውም አልቅስ አልቅስ ይለኛል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20347", "contents": "እንደ መረብ ሸፍኖ እንደ እንቁላል ደፍኖ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21163", "contents": "የማያልፍለት ዘበኛ ከዋርካ ስር አይጠፋም የአማርኛ ምሳሌ ነው። የማያልፍለት ዘበኛ ከዋርካ ስር አይጠፋም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21715", "contents": "ያሞሌ ጥጃ በወንዙዋ ትነፋ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያሞሌ ጥጃ በወንዙዋ ትነፋ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22219", "contents": "ጅራትና ጉድ ከወደኋላ ብቅ ይላል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ጅራትና ጉድ ከወደኋላ ብቅ ይላል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22231", "contents": "ጅብ አጥንት ባየበት ይመላለሳል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22237", "contents": "ጅብ እንኳን ጓደኛውን ይጣራል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ጅብ እንኳን ጓደኛውን ይጣራል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21205", "contents": "የማይተች አይፍረድ የማያተርፍ አይነግድ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የማይተች አይፍረድ የማያተርፍ አይነግድ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "52419", "contents": "Script error: The function \"infoboxTemplate\" does not exist."} {"id": "20557", "contents": "እጅ እያጠቡት ያድፋል ልጅ እየነገሩት ያጠፋል የአማርኛ ምሳሌ ነው። እጅ እያጠቡት ያድፋል ልጅ እየነገሩት ያጠፋል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20563", "contents": "እጅና አፍ አይተጣጣም የአማርኛ ምሳሌ ነው። እጅና አፍ አይተጣጣም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20569", "contents": "እሪ በከንቱ ማን ሊሰማ ነው ጩኸቱ የአማርኛ ምሳሌ ነው። እሪ በከንቱ ማን ሊሰማ ነው ጩኸቱ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20575", "contents": "እግሩን ለጠጠር ግንባሩን ለጦር የአማርኛ ምሳሌ ነው። እግሩን ለጠጠር ግንባሩን ለጦር የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "23125", "contents": "አባ ክረንጻ ሚካኤል ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ከአለት የተፈለፈ ቤተ ክርስቲያን ነው።"} {"id": "21985", "contents": "ደጉ ነገር ሳያልቅ ክፉ መናገር የአማርኛ ምሳሌ ነው። ደጉ ነገር ሳያልቅ ክፉ መናገር የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22609", "contents": "ሰኮሩ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።"} {"id": "22621", "contents": "ሽነት (Morella serrata) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።"} {"id": "22627", "contents": "ቀሰም ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።"} {"id": "23161", "contents": ""} {"id": "20701", "contents": "ከገሙ አይቀር ቅርንት ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው። ከገሙ አይቀር ቅርንት ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20713", "contents": "ወሬ ቢነግሩህ መላ ጨምር የአማርኛ ምሳሌ ነው። ወሬ ቢነግሩህ መላ ጨምር የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20719", "contents": "ወርቅ የያዘ ቀበዝባዛ እህል የያዘ ፈዛዛ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ወርቅ የያዘ ቀበዝባዛ እህል የያዘ ፈዛዛ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "31933", "contents": "አዳብ የሱመር ጥንታዊ ከተማ ነበር። ዛሬው ሥፍራው ቢስማያ ተብሎ በዘመናዊው አገር ኢራቅ ውስጥ ይገኛል። ብዙ ሥነ ቅርስ በዙሪያው ተገኝቷል። የዱሙዚድ ሕልም በተባለ ሱመራዊው ትውፊት ሰነድ መሠረት፣ ረሃብተኛ ሰዎች ከአዳብና ከሌሎች ከተሞች በአመጽ ወጥተው የኡሩክን ንጉስ ዱሙዚድ፣ አሣ አጥማጁን ከዙፋኑ አወደቁት። በኋላ ዘመን የኪሽ ንጉሥ መሲሊም አዳብን ገዛ። የአዳብ ንጉሥ ሉጋል-አኔ-ሙንዱ ደግሞ የመላ ሱመርን ላዕላይነት እንደ ያዘ ተመዝገቧል። አንድ ታሪካዊ ጽላት እንደሚለን ይህ ሉጋል-አኔ-ሙንዱ ግዛት በሱመር ላይ ብቻ ሳይሆን በኤላም፣ ጉቲዩም፣ ሱባርቱ፣ ሊባኖስ፣ ማርቱና ሱትዩም ላይ ስለ ሸፈነ፣ «የ4 ሩቦች ንጉሥ» በመባል ታወቀ። ያንጊዜ አዳብ ወደ ስሜን ካለው ከተማ ከኤብላ ጋር በወንዝ ይነግድ ነበር። በሉጋል-አኔ-ሙንዱ መሞት ግን የአዳብ ላዕላይነት ተሰብሮ ወደ ማሪ ተዛወረ። የአካድ ንጉሥ ሪሙሽ (2050 ዓክልበ. ግድም) አዳብን ስለ አመጽ እንዳጠፋው ይመዘገባል። ቢሆንም አዳብ እስከ ኩሪጋልዙ ዘመን ድረስ (1330 ዓክልበ.) ይቆይ ነበር።"} {"id": "35749", "contents": "የተስፋ ቁልፍ በ1924 ዓ.ም. ግድም በጃማይካዊው ሰባኪ ሌናርድ ፒ ሃወል የተጻፈ የራስታፋራይ እንቅስቃሴ ጽሑፍ ነው። ይሄ ጽሁፍ መጀመርያው «ራስታፋራይ» ሊባል የሚችለው ሰነድ ነው፤ ሃወልም ከቅድመኞቹ የራስታፋራይ ሰባኪዎች መካከል አንዱ ነበር። የጻፈው በብዕር ስም «ጎንግ ጉሩ ማራግ» ሥር ነበር። የጃማይካ ቅኝ አገር ባለሥልጣናት እንደ ረባሽ አሠሩት፣ ምናልባት ታስሮ ሳለ ጽሑፉን ያዘጋጀው ይሆናል። ብዙዎች ዐረፍተ ነገሮች አስቀድሞ (1918 ዓ.ም) በፊፅ ባልንታይን ፐተርስቡርግ በተጻፈው «የጥቁር ላዕላይነት ንጉሣዊ ጥቅል ብራና» (ሮያል ፓርችሜንት ስክሮል ኦቭ ብላክ ሱፕሬማሲ) ተወስደዋል፤ ለምሳሌ፣ በሁለቱ ሥራዎች ውስጥ «አስቀያሚ ውበት በገሐነም ንግሥት ነች!» የሚለው መፈክር የምዕራባውያንን ሥነ ውበት ሲሳድብ ይገኛል። በ«ንጉሣዊ ጥቅል ብራና» ዘንድ ግን የ«ንጉሥ አልፋ» እና የ«ንግሥት ኦሜጋ» መታወቂያዎች ፊፅ ባልንታይን ፐተርቡርግ እራሱ እና ሚስቱ ሲሆኑ፣ በሃወል ድርሰት ግን የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ እና የእቴጌ መነን መታወቂያዎች መሆናቸውን መጀመርያ ገለጸ። ስለ ኢትዮጵያ ጥንታዊነትና ክርስትና እና ስለ ጃንሆይ ሥራተ ነግሥም ይገልጻል። ጃንሆይ በራሳቸው እግዚአብሔር ወልድ ተመልሰው ስለ ሆኑ አዲስ ሃይማኖት መመሥረት እንደሚያስፈልግ የሚል ጽሑፍ ነው። እነዚህ እምነቶች እስካሁንም ድረስ በራስታፋራይ (ራስተፈሪያውያን) እንቅስቃሴ አማኞች በኩል ተቀብለዋል። በጽሑፉ ደግሞ ጥቁሮች ከሌሎች ዘሮች ብልጫ አንዳላቸው ይላልና ስለ ነጮች በተለይም ስለ እንግሊዝ ዘር ብዙ ስድቦች ሲኖሩበት፣ ዛሬው ግን ስለ ጃንሆይ እራሳቸው ቃላት እጅግ በማጥናት፡ አብዛኛው ራስታዎች በዘሮች እኩልነት የሚያምኑ ናቸው። ጥቅስ፦ «በንጉሥ አልፋ መዝገበ እውቀት፣ ዓለሞች እንዴት እየተሠሩና በምን ቃታ ላይ መንግሥታት እንደሚቀመጡ ለሁላችን ይገልጻሉ። የትውልዳትን ችሎታዎች ደግሞ ይገልጹልናል።» ጽሑፉ በእንግሊዝኛ"} {"id": "35755", "contents": "ጆን ግሪንሊፍ ዊቲየር አሜሪካዊ ጸሓፊ ነበረ። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "47221", "contents": "(ይህ ድርጅት ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) ቃና ቲቪ፣ ተከታታይ ፊልሞች ማሳያ የተለቭዥን ጣቢያ ሲሆን ለመጀመሪያ ጊዜ ራሱን ለህዝብ የከፈተው በሁለት ሺ ስምንት ነው። በውጭ ሀገር ድርጅትና በሶስት ኢትዮጵያዊ ስራ ፈጣሪያን የተከፈተው ይህ የተለዥን ጣቢያ በብዛት የቱርክ ሀገር ተከታታይ ፊልሞችን በአማሪኛ ቋንቋ አዘጋጅቶ ያሳያል። ቃና ቲቪ ዋና ድረ ገጽ"} {"id": "41155", "contents": "13 October በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) በዘመነ ማቴዎስ፣ በዘመነ ማርቆስና በዘመነ ሉቃስ ጥቅምት 3 ቀን ማለት ነው። በዘመነ ዮሐንስ ግን (ዘመነ ሉቃስ የሥግር ዓመት በመሆኑ) ጥቅምት 2 ቀን ላይ ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "41167", "contents": "23 October በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) በዘመነ ማቴዎስ፣ በዘመነ ማርቆስና በዘመነ ሉቃስ ጥቅምት 13 ቀን ማለት ነው። በዘመነ ዮሐንስ ግን (ዘመነ ሉቃስ የሥግር ዓመት በመሆኑ) ጥቅምት 12 ቀን ላይ ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "41185", "contents": "31 October በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) በዘመነ ማቴዎስ፣ በዘመነ ማርቆስና በዘመነ ሉቃስ ጥቅምት 21 ቀን ማለት ነው። በዘመነ ዮሐንስ ግን (ዘመነ ሉቃስ የሥግር ዓመት በመሆኑ) ጥቅምት 20 ቀን ላይ ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "35815", "contents": "የኢትዮጵያ እርስ በርስ ጦርነት ከኅዳር ፲፱ ቀን ፲፱፻፷፯ እስከ ግንቦት ፲፫ ቀን ፲፱፻፹፫ ዓ.ም. ተካሄዷል። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "47275", "contents": "ሳራ በርናርት (ፈረንሳይኛ፦ Sarah Bernhardt) ከ1837 እስከ 1915 ዓም ድረስ የኖረች የፈረንሳይ ተዋናይት ነበረች። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "47281", "contents": "ካሮሉስ ማግኑስ (ታላቅ ካርል ወይም እንደ ዘመናዊ ፈረንሳይኛ ሻርልማኝ) ከ761 እስከ 806 ዓም. ድረስ የፍራንኮች ንጉሥ ነበረ። በተጨማሪ ከ766 ዓም ጀምሮ የሎምባርዶች ንጉሥ፣ ከ793 ዓም የ«ቅዱስ ሮማዊ መንግሥት» መጀመርያው ቄሣር ሆነ። እስከ 777 ዓም ድረስ በጥምቀት ሥርዓት ወደ ክርስትና የገቡት በጠቅላላ በፈቃደኝነትና በሰላም ነበር። በ777 ዓም ግን ካሮሉስ የሳክሶኖች ብሔር (በጀርመን የቀሩትን ሕዝብ) በግድና በዛቻ አስጠመቁዋቸው። እምቢ አንጠምቅም ከሚሉት አረመኔዎች ሳክሶኖች ብዙ ሺህ አስገደለ። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "41245", "contents": "18 November በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) በዘመነ ማቴዎስ፣ በዘመነ ማርቆስና በዘመነ ሉቃስ ኅዳር 9 ቀን ማለት ነው። በዘመነ ዮሐንስ ግን (ዘመነ ሉቃስ የሥግር ዓመት በመሆኑ) ኅዳር 8 ቀን ላይ ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "41257", "contents": "24 November በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) በዘመነ ማቴዎስ፣ በዘመነ ማርቆስና በዘመነ ሉቃስ ኅዳር 15 ቀን ማለት ነው። በዘመነ ዮሐንስ ግን (ዘመነ ሉቃስ የሥግር ዓመት በመሆኑ) ኅዳር 14 ቀን ላይ ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "41275", "contents": "4 December በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) በዘመነ ማቴዎስ፣ በዘመነ ማርቆስና በዘመነ ሉቃስ ኅዳር 25 ቀን ማለት ነው። በዘመነ ዮሐንስ ግን (ዘመነ ሉቃስ የሥግር ዓመት በመሆኑ) ኅዳር 24 ቀን ላይ ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "36307", "contents": "የ2010 እ.ኤ.አ. ፊፋ የዓለም ዋንጫ ምድብ ኢ ከሰኔ ፯ እስከ ሰኔ ፲፯ ቀን ፳፻፪ ዓ.ም. ተካሄዷል። በዚህ ምድብ ውስጥ የኔዘርላንድስ፣ ጃፓን፣ ዴንማርክ እና ካሜሩን ቡድኖች ነበሩ። ሁሉም ሰዓታት በደቡብ አፍሪቃ ሰዓት (UTC+2) ናቸው። ^ ሀ ለ ሐ መ ሠ ረ ሰ ሸ ቀ በ \"(እንግሊዝኛ) Referee designations for matches 1-16\" (PDF). FIFA.com. Fédération Internationale de Football Association. Archived from the original on ሰኔ ፳፰ ቀን ፳፻፪ ዓ.ም.. በግንቦት ፳፰ ቀን ፳፻፪ ዓ.ም. የተወሰደ. ^ ሀ ለ \"(እንግሊዝኛ) Tactical Line-up – Group E – Netherlands-Denmark\" (PDF). FIFA.com. Fédération Internationale de Football Association. Archived from the original on ሰኔ ፳፰ ቀን ፳፻፪ ዓ.ም.. በሰኔ ፯ ቀን ፳፻፪ ዓ.ም. የተወሰደ. ^ ሀ ለ \"(እንግሊዝኛ) Tactical Line-up – Group E – Japan-Cameroon\" (PDF). FIFA.com. Fédération Internationale de Football Association. በሰኔ ፯ ቀን ፳፻፪ ዓ.ም. የተወሰደ. ^ ሀ ለ \"(እንግሊዝኛ) Tactical Line-up – Group E – Netherlands-Japan\" (PDF). FIFA.com. Fédération Internationale de Football Association."} {"id": "47659", "contents": "የፈረንጅ ልምጭ (Betula) በውጭ አገር የሚገኝ ሰፊ የዛፎች ወገን ነው። በኢትዮጵያ «ልምጭ» የሚባል ዛፍ ግን ከዚህ መደብ አይደለም።"} {"id": "47671", "contents": "የአውርስያ ዓቅዓቅ (Pica pica) በተለይ በውጭ አገር (አውርስያ) የተገኘ የአዕዋፍ ዝርያ ነው። ወፊቱ በኢትዮጵያ ባትገኝም ስያሜው «ዓቅዓቅ» በአማርኛ እንግሊዝኛ መዝገበ ቃላት 1833 ተመዘገበ። በጣም አስቸጋሪ «ዓቅ ዓቅ» የሚል ድምጽ ስላላት ነው።"} {"id": "42091", "contents": "በ 6 ኛው ምዕተ ዓመት 501 እ.ስ.ከ. የጋራ ውስጥ በጁሊያን የቀን መቁጠሪያ መሠረት 600 እ.ስ.ከ. ዓ.ም ድረስ ባለው ጊዜ ውስጥ ነው ዘመን። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "42127", "contents": "1 January 6 - 26 August 6 እ.ኤ.ኣ. = 3 ዓክልበ. ዓ.ም. 27 August 6 - 31 December 6 እ.ኤ.ኣ. = 2 ዓክልበ. ዓ.ም."} {"id": "36811", "contents": "ደብረ-ዕንቁ ወይብላ ማርያም በደቡብ ጎንደር ዞን ፡ በደብረ ታቦር ከተማ የምትገኝ ጥንታዊት ቤተ ክርስቲያን ናት።"} {"id": "36877", "contents": ""} {"id": "36997", "contents": "ነሕሴት ናይስ በጥንታዊ የኢትዮጵያ ነገሥታት ዝርዝር ዘንድ ከንጉሥ አሜን 1ኛ ቀጥላና ከንጉሥ ሖርካም አስቀድማ ለ30 ዓመታት የኩሽ (ኢትዮጵያ) ንግሥት ነበረች። የነገሠችበት ዘመን በየምንጩ የሚለያይ ነው፤ ለምሳሌ በተክለጻድቅ መኩሪያ ዝርዝር ከ2434 እስከ 2404 ዓክልበ. ነበረ። በሌላ ቁጠራ ከ2154 እስከ 2124 ዓክልበ. ነገሠች። አለቃ ታዬ እንደ ጻፈው ንግሥት ካሲዮኒ ሲላት በ3ኛ (13ኛ) ዓመትዋ የከነዓን ልጅ ሲኒ ልጆች ወደ ኩሽ ገቡ፤ እነዚህም የሻንቅላ ጎሣ ወላጆች እንደ ነበሩ ይለናል። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "37177", "contents": "ፎገራ በደቡብ ጎንደር የሚገኝ ወረዳ ሲሆን፣ የወረዳው አስተዳደር ማዕከል ወረታ ይሰኛል። በዚህ ወረዳ ውስጥ ከሚገኙ ታዋቂ ትናንሽ ከተሞች ውስጥ አመድ በር እና አውራአምባ ይገኛሉ። ጉማራ እና ርብ ወንዝ ይህን ክፍል ሲያካልሉት ለጣና ሐይቅ ያለው ቅርበት ደግሞ የውሃ ሃብቱን ያጎላዋል። 490 ስኩየር ኪ.ሜ. እሚያክለው የዚህ ወረዳ መሬት በየአመቱ በጣና ሐይቅ ሙላት ምክንያት የጎርፍ ተጠቂ ነው። ጤፍ፣ ማሽላ፣ ዳጉሳ፣ ጥጥ፣ ሰሊጥ ዋናዎቹ የዚህ ወረዳ ምርቶች ናቸው። የፎገራ ላም ለየት ያለ የላም ዝርያ ዓይነት ሲሆን በግዙፍነቱና በከፍተኛ የወተት ምርቱ ይታወቃል። ሆኖም በበጋ ወራት ከከምከም እና ደራ ወረዳዎች ላሞች ወደዚህ ወረዳ ለግጦሽ ስለሚመጡ የዚህ ዝርያ ላም በመዳቀል ኅልውናው አስጊ ሆኗል። ፎገራ የአለቃ ገብረሃና የትውልድ ቦታ በመሆኑም ይታዎቃል። ^ Ethiopia-Sudan Power Systems Interconnection Project, ESIA Final Report, p. 55 (Ethiopian Electric Power Corporation website) This was based on information provided by the woreda in 2006. ^ \"Tana & Beles Integrated Water Resources Development: Project Appraisal Document (PAD), Vol.1\", World Bank, 2 May 2008 (accessed 5 May 2009) ^ Census 2007 Tables: Amhara Region, Tables 2.1, 2.4, 2.5, 3.1, 3.2 and 3.4. ^ 1994 Population and Housing Census of Ethiopia: Results for Amhara Region, Vol. 1, part 1, Tables 2.1, 2.7, 2.10, 2.13, 2.17, Annex II.2 (accessed 9 April 2009)"} {"id": "37219", "contents": "እብናት ከ1950ዎቹ ጀመሮ በወረዳነት የተዋቀረ፣ በደቡብ ጎንደር የሚገኝ ክፍል ሲሆን የአስተዳደር ማዕከሉ በተመሳሳይ ስም እብናት ከተማ ነው። እብናት ወረዳ ውስጥ 35 የገጠር ቀበሌዎች እና 1 የከተማ ቀበሌ ይገኛል። ጥር 12፣ 1600 ዓ.ም. ዓፄ ሱሰንዮስ ወደዚህ አካባቢ በዘመተ የኦሮሞ ቡድን ላይ ድንገት ጦርነት በመክፈት ወደ 12፣000 የቡድኑ አባሎችን በመግደል እና በራሱ ላይ ደግሞ 400 ጉዳት በማድረስ በታሪክ ተጠቅሶ ይገኛል። ምንም እንኳ በግል እና በአካባቢያዊ ጥቅም ምክንያት መጀመሪያ ላይ የአርበኞች ትግል እብናት ውስጥ የቀዘቀዘ የነበር ቢሆንም በኋላ ግን የበጌምድር የአርበኞች ትግል ማዕከል በመሆን በጣሊያን ወራሪ ሃይል ላይ ብዙ ትግል በዚህ ቦታ ተካሂዷል። በ1974 ዓ.ም. እብናት ውስጥ የርሃብተኞች መርጃ ካምፕ የተቋቋመ ሲሆን፣ ካምፑ በመጀመሪያ 7፣000 ሰዎችን ሲያስተናግድ በ1977 ዓ.ም እስከ 50፣000 ሰዎችን አስጠልሎ ነበር። በ'77 ዓ.ም. በደርግ ባለስልጣን ትዕዛዝ ካምፑ ፈርሶ ሰዎቹ ያልምንም ርህራሄ ወደ መጡበት ወሎ ክፍለሃገር እንዲሄዱ የታዘዙ ሲሆን፣ በተባበሩት መንግስታት ሰራተኞች ጣልቃ ገብነት፣ ከካምፑ ተሰደው ከተደበቁበት ያካባቢው ተራራ እንደገና ተመልሰው በዚሁ ካምፕ ኑሮ እንደጀመሩ የተባበሩት መንግስታት ሰነዶች ያስታውቃሉ። አወ እብናት ታሪካዊ ቦታናት ^ \"Local History in Ethiopia\" The Nordic Africa Institute website (accessed 6 November 2007) ^ James Bruce, Travels to Discover the Source of the Nile (1805 edition), vol. 3, pp."} {"id": "37267", "contents": "ምስስል በየሳይንስ ፍልስፍና ውስጥ የአንድ አመክንዮአዊ ዓረፍተ ነገርን እውነትነት እና ውሸትነት መካከል ያለውን ልዩነት መለያ ዘዴ ነው። መነሻው ሃሳብም ማናቸው የሳይንስ ኅልዮቶች በአጠቃላይ መልኩ ውሸት ቢሆኑም ፣ ዳሩ ግን አንዳቸው ከሌላው በተሻለ መልኩ ወደ እውነቱ ይቀርባሉ። ስለዚህ ምስስል አንድ የሳይንስ ኅልዮት ለእውነቱ ወይንም ለሃቅ ከሌሎች ኅልዮቶች በተሻለ ቀርቦ እንደሚገኝ የሚታዎቅበት ዘዴ ነው። እንደ ፈላስፋው ካርል ፓፐር፣ አንድ ኅልዮት ከሌላው ኅልዮት ወደ እውነቱ የበለጠ የቀረበ እንደሆነ እሚወስነው ነገር ያ ኅልዮት ያለው እውነት እና በውስጡ ያዘለው የእውነት መጠን ናቸው። አንድ ኅልዮት ከሌሎች ኅልዮቶች ጋር ሲዎዳደር የበዛ እውነታ በውስጡ ካዘለ፣ ወደ እውነቱ ይቃረባል፣ ሃቅን ይመሳሰላል እንላለን። የኢሳቅ ኒውተን የእንቅስቃሴ ህግጋት ከፈላስፋው አሪስጣጣሊስ ይበለጠ እውነቶችን ያዘለ ነበር። ሆኖም የሁለቱም ኅልዮቶች በውስጣቸው ውሸት እንዳለባቸው የታዎቀ ነው። ይሁን እንጂ የኒውተን ኅግጋት ለእውነቱ የበለጠ ይቀረበ ነበር። በሌላ ጎን ሁለት ኅልዮቶች ወይንም አረፍተ ነገሮች እኩል እውነት ቢሆኑም ቅሉ በውስጣቸው ያዘሉት የእውነት መጠን አንዱን ከሌላው ይበለጠ ምስስል እንዲኖረው ያደርጋል። ለምሳሌ \"በሚቀጥለው ሳምንት ሐሙስ ዕለት ዝናብ ይዘንባል\" የሚለው አባባል እውነት ቢሆንና ሌላ ዓረፍተ ነገር «በሚቀጥለው ሳምንት ሊዘንብ ወይንም ጸሐይ ሊዎጣ ይችላል» ቢል፣ ምንም እንኳ ሁለቱም ዓረፍተ ነገሮች እውነት ቢሆኑም የመጀመሪያው ዓረፍተ ነገር ከሁለተኛው አረፍተ ነገር በበለጠ ለእውነቱ ይጠጋል፣ ስለሆነም የበለጠ ምስስል አለው እንላለን።"} {"id": "37393", "contents": "እሳተ ጎሞራ ከመሬት ገጽታ በታች ያለ የማግማ ክምችት ፈንድቶ ወደ ውጭ በተራራ ላይ የቀለጠ አለት ( ላቫ) ሲፈስ ይፈጠራል። እሳተ ጎሞራዎች ለመፈንዳት ከባድ እፈና (ጫና) እና ማግማ አንድ ላይ መገኘት አለባቸው። አፈናው ተራራው እንዲፈነዳ ሲያደርግ፣ ማግማው ደግሞ ከተራራው ውስጥ አመድ፣ ድኝ፣ የውሃ እንፋሎት፣ እና ሌሎች ጋዞችና ብጥስጣሽ ዓለቶች እንዲፈናጠሩ ያደርጋል። እሳተ ጎሞራ ድረ ገጽ የእሳተ ጎሞራ መዝገበ ቃላት መዝገበ ቃላት እሳተ ጎሞራ ስለ መተንበዩ ቢቢሲ"} {"id": "37609", "contents": ""} {"id": "3952", "contents": "ነሐሴ ፯ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፫፻፴፯ ኛው ቀን ሲሆን የክረምት ወቅት ፵፪ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፳፱ ቀናት፣ በዘመነ ዮሐንስ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፳፰ ቀናት ይቀራሉ። ፲፭፻ ዓ/ም - በስመ መንግሥት አንበሳ በፀር ይባሉ የነበሩት ዓፄ ናዖድ በዚህ ዕለት አርፈው የ፲፪ ዓመት ልጃቸው ዓፄ ልብነ ድንግል ወናግሰገድ ተብለው ነገሡ። ፲፰፻፺ ዓ/ም - በኩባ ደሴት በእስፓኝ እና በአሜሪካ መኻል የነበረው የማስተዳደር ፍልሚያ ትግል አከተመ። ፲፱፻፶፪ ዓ/ም - የመካከለኛው አፍሪካ ሪፑብሊክ ከፈረንሳይ ቅኝ ተገዢነት ነፃነቷን አወጀች። ዴቪድ ዳኮ የአገሪቱ የመጀመሪያው ፕሬዚደንት ሆኑ። ፲፭፻ ዓ/ም - የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት]]፣ ዓፄ ናዖድ በዚህ ዕለት አረፉ።"} {"id": "4042", "contents": "1972 አመተ ምኅረት መስከረም 2 ቀን - ነጻነት ለቨንዳ ተሰጠ፤ ይህ ግን ከደቡብ አፍሪካ ውጭ አልተቀበለም። መስከረም 10 ቀን - የቀድሞዋ መካከለኛ አፍሪቃ ንጉሠ ነገሥት መንግሥት መሪ ዣን ቢዴል ቦካሳ በፈረንሳይ መንግሥት ዕርዳታ በተደራጀ ወታደራዊ መፈንቅለ መንግሥት ከሥልጣን ተወገዱ። ሚያዝያ 10 ቀን - ሮዴዝያ የተባለው ቅኝ አገር ዚምባብዌ ተብሎ ነጻነቱን አገኘ። ደጃዝማች ኪዳኔ ወልደመድኅን አቤ ጉበኛ"} {"id": "4048", "contents": "የተኛው ስትራቶቮልካኖ ቺምቦራዞ (Chimborazo) የኢኩዋዶር ታላቁ ተራራ ነው።"} {"id": "4054", "contents": "ቮልካን ታሁሙልኮ የጉዋቴማላና የማእከለኛ አሜሪካ አንጋፋ ተራራ ሲሆን ከፍታው 4,220 ሜ. መሆኑ ይታመናል።"} {"id": "38491", "contents": "ቭላድሚር ኢሊች ኡሊኖቭ በቀላሉ ሌኒን (1862 - 1916) ሩሲያዊ ጠበቃ፣ አብዮተኛ እና የቦልሼቪክ ፓርቲ መሪ የነበር ሰው ነው። የሶቪየት ህብረት እና ሩሲያን በ1909 የተቆጣጠረው የኮሚዩኒስት ሥርዓት የመጀመሪያ መሪ ነበር። የሌኒን አስተሳሰቦች አሁን ሌኒኒዝም በመባል ይታዎቃሉ። ሌኒን በ፲፰፻፷፪ ዓም ከአስተማሪ እናቱ እና የትምህርት ባለስልጣን ከነበሩት አባቱ ተወለደ። የሁለተኛ ደረጃ ትምህርቱን በሚከታተልበት ወቅት ስለፓለቲካ አብሮ ማጥናት ጀመረ። በዚህ ዎቅት ሌኒን በትምህርቱ ጎበዝ የነበር ሲሆን የላቲን እና ግሪክ ቋንቋዎችን ያጠና ነበር። በ፲፰፻፸፱ ዓ.ም የሩሲያን ገዢ ወይንም ዛር ስለተቃዎመ ከትምህርት ቤት ተባረረ። እርሱ ግን በግሉ መጻሕፍትን ማንበቡንና አዳዲስ አሳቦችን ለራሱ ማስተማሩን አላቋረጠም ነበር። ስለሆነም በ፲፰፻፹፪ ዓም የሕግ ጠበቃ ለመሆን የሚያስችል ፈቃድ (ላይሰንስ) አገኘ። ሌኒን ከዩኒቨርሲቲ በተባረረበት በዚያው ዓመት፣ የርሱ ወንድም የነበረው አሌክሳንደር እንዲሁ ዛር አሌክሳንደር ሳልሳዊን በቦምብ ለመግደል ሲያሴር ተይዞ ተሰቀለ። እህቱም በግዞት ወደ ታታርስታን ተላከች። ሌኒን በዚህ በጣም ከመበሳጨቱ የተነሳ ፣ የወንድሙን ሞት ለመበቀል ቃል ገብቶ ነበር።"} {"id": "33733", "contents": "የምድር አጫዋች በአማርኛ ፈሊጣዊ አነጋገር የሆነ ዘይቤ ነው።ትርጉሙም አጭር ወይም በተለምዶ ቁመቱ ያጠረ ሰው ማለት ነው። በጣም አጭር ሰው አለሙ የምድር ጉድ ነው። ቁመቱ 1.40 እንኳን አይሞላም።"} {"id": "4336", "contents": "1 January 213 - 28 August 213 እ.ኤ.ኣ. = 205 ዓ.ም. 29 August 213 - 31 December 213 እ.ኤ.ኣ. = 206 ዓ.ም."} {"id": "4348", "contents": "1 January 2000 - 10 September 2000 እ.ኤ.ኣ. = 1992 ዓ.ም. 11 September 2000 - 31 December 2000 እ.ኤ.ኣ. = 1993 ዓ.ም."} {"id": "44821", "contents": "ሄርኩለስ እግር ኳስ ክለብ (እስፓንኛ፦ Hércules de Alicante Club de Fútbol, S.A.D.) በአሊካንቴ፣ እስፓንያ የሚገኝ የእግር ኳስ ክለብ ነው። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "4384", "contents": "1 January 1978 - 10 September 1978 እ.ኤ.ኣ. = 1970 ዓ.ም. 11 September 1978 - 31 December 1978 እ.ኤ.ኣ. = 1971 ዓ.ም."} {"id": "44875", "contents": "የብሪታንያ ሕንድ ውቅያኖስ ግዛት ወይም ቻጎስ ደሴቶች የብሪታኒያ ባህር ማዶ ግዛት ሲሆን በታንዛኒያ እና እንዶኔዝያ መሀል ይገኛል። ግዛቱ ስድስት አቶሎች /atolls/ ሲኖሩት ከአንድ ሺህ በላይ የሆኑ ትናንሽ ደሴቶችን ያጠቃልላል። በአጠቃላይ የመሬት ስፋቱ ወደ 60 ካሬ ኪ.ሜ. ነው። ከደሴቶቹ ሁሉ ትልቁና ከሁሉም ደቡባዊ የሆነው ዲዬጎ ጋርሲያ ነው። በዚህ ደሴት ላይ የአሜሪካ እና ብሪታኒያ የሚጋሩት የውትድርና ተቋም አለ። በ1960 እና 1970ዎቹ እ.ኤ.አ. በደሴቱ ላይ ይኖሩ የነበሩት ቻጎሳዊዎች በግዳጅ ከተፈናቀሉ በኋላ በአሁኑ ጊዜ በደሴቱ ላይ የሚገኙት ወደ አራት ሺህ የሚሆኑ የአሜሪካና ብሪታኒያ ሰራተኞች ብቻ ናቸው። ^ ይህ ቁጥር ውሃን ጨምሮ ነው። የመሬት ብቻ ስፋት 60 ካሬ ኪ.ሜ. ነው። ^ ሀ ለ \"About Us\". BIOT Post Office. በ5 April 2013 የተወሰደ. ^ FCO country profile at the Wayback Machine (archived ጁን 10, 2010) ^ ሀ ለ \"British Indian Ocean Territory\". World Factbook. Central Intelligence Agency (27 March 2013). በ5 April 2013 የተወሰደ. ^ \"British Indian Ocean Territory Currency\". GreenwichMeantime.com. በ5 April 2013 የተወሰደ. ^ Pobjoy Mint Ltd (17 May 2009). \"Launch of First Commemorative British Indian Ocean Territory Coin\". coinnews.net. በ4 April 2014 የተወሰደ."} {"id": "44941", "contents": "ዳርዳኑስ በግሪክና በሮሜ አፈ ታሪክ የዳርዳኒያ መንግሥት (በኋላ ትሮአስ) መሥራች ነበር። የሮሜ ባለቅኔ ዌርጊሊዩስና ሌሎች እንደ ተረኩት፣ ዳርዳኑስና ወንድሙ ያሲዩስ (ያሱስ፣ ያሲዮን) ከ«ሄስፔሪያ» (ጣልያን) ነበሩ፣ ከአትላስ በኋላ ነገሡ፣ የንጉሥ «ኮሪቱስ»ና የእሌክትራ ልጆች ነበሩ። ዲዮኒስዮስ ዘሀሊካርናሦስ ግን ከአርካዲያ እና የዜውስና የኤሌክትራ ልጆች ያደርጋቸዋል። በግሪኮችና ሮማውያን አፈ ታሪክ ዘንድ፣ በአገራቸው ከታላቅ ጐርፍ በኋላ እስከ ሳሞትራቄ ድረስ በቆዳ ጀልባ ውስጥ ሰፈፉ። በዚያ በአረመኔ ሥርዓቶች ተሳተፉ፣ ያሲዩስ ከዴሜቴር ጋራ ካመነዘረ በኋላ ግን ዜውስ ገደለው ይባላል። ከዚህ በኋላ ዳርዳኑስ ወደ ደብረ ኢዳ በትንሹ እስያ ሔደ፤ በዚያ ንጉሡ ቴውኬር ሰላምታ ሰጥቶት ሴት ልጁን ባቴያን በትዳር ሰጠው። ዳርዳኑስ ርስትንም ከቴውኬር ተቀብሎ ከተማውን ዳርዳኒያና ከዚያም በላይ ጢምብራ የተባለውን ከተማ ሠራ፤ ጎረቤቶች ምድሮች ደግሞ ያዘ። በዳርዳኒያ መንግሥት ላይ ለ64 ወይም ለ65 ዓመታት ነግሦ ልጁ ኤሪክቶኒዮስ ተከተለው። አኒዩስ ባሳተመው ዜና መዋዕል እንዳለው፣ ዳርዳኑስና ያሲዩስ የካምቦብላስኮን («ኮሪቱስ») እና የኤሌክትራ ልጆች ሲሆኑ ያሲዩስ ከአትላስ ኪቲም በኋላ በጣልያን (እንዲሁም በፈረንሳይ) ነገሠ፤ ዳርዳኑስ ግን ለጣልያን ዙፋን ብሔራዊ ጦርነት አደረገ። «አቦሪጌኔስ» ከነአለቃቸው ሮማነሦስ ከዳርዳኖስ ወገን ጋር ሲሆኑ፣ የእስፓንያና የሲኪሊያ ገዥ ሲኪሌውስ ግን የያሲዩስ ጓደኛ ነበር። በመጨረሻ በ1758 ዓክልበ."} {"id": "4636", "contents": "1 January 1844 - 9 September 1844 እ.ኤ.ኣ. = 1836 ዓ.ም. 10 September 1844 - 31 December 1844 እ.ኤ.ኣ. = 1837 ዓ.ም."} {"id": "38695", "contents": "እስቴ በአማራ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው። እስቴ(መካነ እየሱስ) በአማራ ክልል በደቡብ ጎንደር ዞን የምትገኝ ከተማ ነች። ከተማዋ በከፊተኛ ሁኔታ እድገት ላይ ያለች ስትሆን በአሁኑ ሰአት በሶስት ቀበሌዎች ተከፋፍላ ያለች በአነስተኛ ደረጃ ከተማ አስተዳደር ናት። ብዙሪያዋ ከሚገኙ ተራራዎች መካከል \"እስቴ ዴንሳ\" አንዱና ዋነኛው ነው። በከተማዋና በዙሪይዋ በርከት ያሉ ቤተክርስተያን ይገኛሉ በከተዋና ዉስጥም ሶስት የመስጂድ ቦታዎች ይገኛሉ። ከጋሳይ ጃራገዶ ሁለተኛ ደረጃ የአስፓልት መንገድ ተጠቃሚ ስትሆን ባሁኑ ወቅት ደግሞ ከ እማዳ መካን እየሱስ እንዲሁም ከ ሃሙሲት መካነ እየሱስ አንደኛ ደረጃ አስፓልት በመሰራት ላይ የገኛል። የከተማዋ እንቅስቃሴም በከፍተኛ ሁኔታ በመጨመርና በማደግ ላይ ይገኛል። መካነ እየሱስ 2013 ላይ ወደ 43000 የሚጠጋ ህዝብ ያላት ከተማ ናት። የጾታ ጥመርታውም በጣም ተከራራቢ ነው"} {"id": "49117", "contents": "ቤተክርስቲያን ሦስት ትርጉም ያለው በዘርፍና በባለቤትነት የተጠቃለለ ስም ነው፡፡ አንደኛው ትርጉም ፡- የክርስቲያን ቤት የክርስቲያን መሰብሰቢያ የክርስቲያን መገኛ ማለት ነው፡፡ ይህም ማለት ክርስቲያኖች የሚጸልዩበት ሥጋ እና ደሙን የሚቀበሉበት የሚሰግዱበት ከእግዚአብሔር ጋር የሚገናኙበት የጸሎት ቤት ማለት ነው፡፡ (ኢሳ. 56፡7፤ ኤር. 6፡10-16፤ ማቴ. 21፡13፤ ማር. 11፡17፤ ሉቃ. 19፡46 ) ሁለተኛ ትርጉም ፡- የክርስቲያን ወገን ክርስቲያን ሁሉ የሚጠራበት ስም ነው፡፡ ‹‹ ቤተ እስራኤል፣ ቤተ ያዕቆብ፣ ቤተ አሮን በማለት የሚጠሩት፡፡ (መዝ. 117፡3፤ ማቴ. 16፡18) ሦስተኛ ትርጉም ፡- ቤተክርስቲያን ሲል ምዕመናን ነው፡፡ ይህም ማለት ቤተክርስቲያን ከክርስቶስ የተገኘ እንደሆነ ነው፡፡ የክርስቲያን ወገኖች ቤተመቅደስ ማለት ነው፡፡ የእያንዳንዱ የክርስቲያኖችን ሰውነት የሚያመላክት ነው፡፡ ቅዱስ ጳውሎስ ‹‹የእግዚአብሔር ቤተመቅደስ እንደሆናችሁ አታውቁምን›› 1ኛ ቆሮ. 3፡101"} {"id": "38713", "contents": "ደጀን (ወረዳ) በአማራ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው። ደጀን ከተማ ከ አ አ ወደ ጎጃም በምንጓዝበት ጊዜ የአባይን በረሃ እነደወጣ የምናገኛት አስደሳች ከተማ ናት …"} {"id": "44569", "contents": "የእግር ኳስ ማህበር የእንግሊዝ እግር ኳስ አስተዳዳሪ አካል ነው። ማህበሩ በ1863 እ.ኤ.አ. የተመሠረተ ሲሆን ከሁሉም የዓለም እግር ኳስ ማህበራት የጥንቱ ነው። የእንግሊዝ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድንንና የተለያዩ ብሔራዊ ውድድሮችን ያዘጋጃል። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "44581", "contents": "ራውንድ ሜፕል በኤድዋርድስቶን፣ ባበርግ፣ ሰፎልክ፣ እንግሊዝ ዩናይትድ ኪንግደም የሚገኝ መንደር ነው። TL9499543710."} {"id": "44599", "contents": "ዳውሮ በደቡብ ኢትዮጵያ የሚገኝ ብሔር ነው። (ይህ ስለ ብሔር ወይም ሕዝብ የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "44635", "contents": "ደንቨር (እንግሊዝኛ፦ Denver) የኮሎራዶ አሜሪካ ከተማ ነው። በ1850 ዓ.ም. ተመሠረተ። የሕዝቡ ቁጥር 566,974 አካባቢ ነው።"} {"id": "44653", "contents": "ቫንኩቨር (እንግሊዝኛ፦ Vancouver) የብሪቲሽ ኮለምቢያ ካናዳ ከተማ ነው። የሕዝቡ ቁጥር 603,502 አካባቢ ነው።"} {"id": "44713", "contents": "ሴንትራል ኤስፓኞል እግር ኳስ ክለብ በሞንቴቪዴዎ፣ ኡራጓይ የሚገኝ እግር ኳስ ክለብ ነው። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "44719", "contents": "ክለብ አትሌቲኮ ኢንዲፔንዲየንቴ (እስፓንኛ፦ Club Atlético Independiente) በአቬያኔዳ፣ አርጀንቲና የሚገኝ እግር ኳስ ክለብ ነው። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "44725", "contents": "ስፖርት ክለብ ኮሪንቺያንስ ፓውሊስታ (ፖርቱጊዝኛ፦ Sport Club Corinthians Paulista) ባጭሩ ኮሪንቺያንስ ወይም ቲማው (ፖርቱጊዝኛ፦ Timão) በሳው ፓውሉ፣ ብራዚል የሚገኝ የመድበለ ስፖርት ክለብ ነው። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "45145", "contents": "ስሜን ባሕር በስሜን አውሮጳ የሚገኝ ባህር ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "45277", "contents": "ስነቃል በመነገር በመተረት ወይም በመዘም በተወሰኑ ማህበራዊ አጋጣሚዎች ላይ የሚከወን ቃላዌ ፈጠራ ሲሆን የአንድን ማህበረሰብ ወግ ልማ እንዲሁም ታሪክ ማስተላለፊያና ልዩ ልዩ ክስተቶችን እና የሕይወት መልኮችን መግለጫ ኪነ-ጥበብ ነዉ።"} {"id": "49465", "contents": "ክላይቭ ስተይፕልዝ ሉዊስ ወይም በተለመደ እንደሚታወቅ ሲ. ኤስ. ሉዊስ (እንግሊዝኛ፦ C. S. Lewis) (1891-1955 ዓም) የብሪታንያ (አየርላንድ) ጸሐፊ ነበር። ብዙ ጽሑፎቹ የክርስትና ሃይማኖት ምሳሌዎች ተብለዋል። ከሥራዎቹ በተለይ ዝነኛ የሆኑት «የናርኒያ ዜና መዋዕሎች» የተባሉት ልብ ወለዶች ናቸው። በታሪኩ አራት ልጆች ከዚህ አለም ወደ ሌላ ሕልም አለም በትንግርት ተሸጋገሩ። የአምላክ ክርስቶስ ትስብዕት ወደዚያውም አለም ሲጎበኝ፣ ትስብዕቱ «አስላን» የተባለ አንበሳ ነው። (ስሙም «አስላን» በቱርክኛ አንበሳ ማለት ነው። ) (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "49483", "contents": "ሰኸቀንሬ ሳንኽፕታሂ በላይኛ ግብጽ በ2ኛው ጨለማ ዘመን (13ኛው ሥርወ መንግሥት) ምናልባት 1646 ዓክልበ. አካባቢ የገዛ ፈርዖን ነበረ። ዘመኑ በሂክሶስ ጦርነት ዘመን ውስጥ እንደ ነበር ይመስላል። ከመርካውሬ 7 ሶበክሆተፕ ቀጥሎ እነማን በጤቤስ እንደ ገዙ ግልጽ አይደለም፤ ብዙ ስሞች ከቶሪኖ ቀኖና እንደ ጠፉ ይመስላል። ከሥነ ቅርስ የተረጋገጡት ግን መርኸፐሬ እና ሰኸቀንሬ ብቻ ናቸው። በቶሪኖ ዝርዝር ላይ «-ቀንሬ» የሚል ብቻ ሊነብብ ይቻላል። ከዚህ ውጭ ስሙ ሰኸቀንሬ ሳንኽፕታሂ ይታወቀው ከአንድ ጽላት ብቻ ነው። ጽላቱ ከመጀመርያው ዓመት ሲሆን ለጣኦቱ ዘይት በአረመኔ ሥነ ስርዓት ሲያቀርብ ያሳያል። ከ13ኛ ሥርወ መንግሥት በኋላ ሂክሶስ የጤቤስን ሃያላት እንዳሸነፉት ይመስላል። እንደገና ከወጡ በኋላ በፈንታው የ16ኛ ሥርወ መንግሥት ፈርዖን ሰኸምሬ ጀሁቲ እንደ ተነሣ ይታስባል። በአቢዶስም አንድ ነጻ ሥርወ መንግሥት (የአቢዶስ ሥርወ መንግሥት) እንደ ተነሣ ይታስባል።"} {"id": "6292", "contents": "1 January 1023 - 4 September 1023 እ.ኤ.ኣ. = 1015 ዓ.ም. 5 September 1023 - 31 December 1023 እ.ኤ.ኣ. = 1016 ዓ.ም."} {"id": "6232", "contents": "1 January 1051 - 4 September 1051 እ.ኤ.ኣ. = 1043 ዓ.ም. 5 September 1051 - 31 December 1051 እ.ኤ.ኣ. = 1044 ዓ.ም."} {"id": "6304", "contents": "1 January 1017 - 3 September 1017 እ.ኤ.ኣ. = 1009 ዓ.ም. 4 September 1017 - 31 December 1017 እ.ኤ.ኣ. = 1010 ዓ.ም."} {"id": "6316", "contents": "1 January 1011 - 4 September 1011 እ.ኤ.ኣ. = 1003 ዓ.ም. 5 September 1011 - 31 December 1011 እ.ኤ.ኣ. = 1004 ዓ.ም."} {"id": "35023", "contents": "ሕጻናት የአዋቂዎችን ጥንቃቄ የተሞላ እንክብካቤ ይሻሉ። በለጋነታቸው ከቤተሰባቸውና ከቅርብ አሳዳጊዎቻቸው ተገቢውን እንክብካቤ ሊያገኙ ባይችሉ፣ ሕይወታቸው በአሳዛኝ ሁኔታ የመደምደም እድሉ ከፍተኛ ነው። ይህ እንክብካቤ በብዙ ረገድ ሊገለጥ ቢችልም፣ ንፁሕ ጭንቅላታቸው በማይረባ እውቀት ከመጠቅጠቁ በፊት መጽሐፍ ቅዱሳዊ መርህዎችን እንዲጨብጡ ማገዝ ከየትኛውም እንክብካቤ የላቀ ድርሻ ይኖረዋል። ስለዚህ ልጅዎን የመጽሐፍ ቅዱስ ታሪክ በማስተማር ያሳድጉ። ይህን ውሳኔ ወስነው ከሆነ፣ ለልጅዎ/ለሕጻናት የሚሆን መጽሐፍ ቅዱሳዊ ትምሕርት በሚከተለው ዌብ ሳይት ላይ ያገኛሉ። http://children-bible-lessons.blogspot.com/"} {"id": "35041", "contents": "አመንቺ ጅረት የኤሌክትሪክ ቻርጅ የሚሄድበትን አቅጣጫ እየቀየረ ሲጓዝ የሚፈጠር ጅረት ነው። ቀጥተኛ ጅረት የኤሌክትሪክ ቻርጅ በአንድ አቅጣጫ ብቻ ሲጓዝ የሚፈጠር ጅረት ነው።"} {"id": "38827", "contents": "ሴሩ (ወረዳ) በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው። {{አቀማመጥ |align=center ሴሩ (ወረዳ) በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "38839", "contents": "ቆቂር በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው። {{አቀማመጥ |align=center ቆቂር በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "38845", "contents": "በደኖ (ወረዳ) በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው። {{አቀማመጥ |align=center በደኖ (ወረዳ) በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "38851", "contents": "ባኮ ጢቤ በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው። {{አቀማመጥ |align=center ባኮ ጢቤ በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "45355", "contents": "የውስጥ አርበኞች ገ ፀባህሪያት አቀራረብ በተመረጡ የአማርኛ ልቦለዶች በ ዘቢባ ነስሩ በኢትዮጵያ ቋንቋዎችና ስነ - ጽሁፍ ክፍል ለአርት ባችለር ዲግሪ ማሟያ የቀረበ ጽሁፍ አዲስ አበባ ዩንቨርሲቲ ሰኔ 2001 ዓ . ም የውስጥ አርበኞች ገ ፀባህሪያት አቀራረብ በተመረጡ የአማርኛ ልቦለዶች በ ዘቢባ ነስሩ አማካሪ ቴዎድሮስ ገብሬ በኢትዮጵያ ቋንቋዎችና ስነ - ጽሁፍ ክ ፍል ለአርት ባችለር ዲግሪ ማሟያ የቀረበ ጽሁፍ አዲስ አበባ ዩንቨርሲቲ ሰኔ 2001 ዓ . ም ምስጋና ከሁሉ አስቀድሞ እዚህ እንድደርስ ላደረገኝ አላህ(ሱ.ወ) ምስጋናዬን አቀርባለሁ፡፡ ከልጅነት እስከ አሁን ድረስ እዚህ ደረጃ እንድደርስ ላደረጋችሁኝ ቤተሰቦቼ አላህ ምንዳችሁን ይክፈላችሁ፡፡ ጀዛእ ኩሙላህ ኸይር ይህንን ጥናታዊ ጽሁፍ የአሁኑን መልኩን እንዲይዝ ረቂቁን በማረም በማስተካከልና ገ ንቢ አስተያየቶችን በመስጠት እገዛ ላደረጉልኝ አማካሪዬ አቶ ቴዎድሮስ ገብሬን ከልብ አመሰግናለሁ፡፡ I ማውጫ ምዕራፍ አንድ ገጽ ምስጋና መግቢያ . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . 1 1.1 የጥናቱ ዳ ራ . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . ."} {"id": "45409", "contents": "ሎክ ዱክ በቬትናም አፈ ታሪክ በአሁኑ ስሜን ቬትናም የዙሪያው መጀመርያ መንግሥት «ሢኽ ቊ» መሥራች ነበር። ያንዲ ሚንግ የሎክ ዱክ አባት ተባለ፣ ሎክ ዱክም ከቻይና ወደ ደቡብ ፈልሶ የአገሩ መጀመርያ ንጉሥ «ኪኝ ዲውንጝ ቪውንጝ» ሆነ። ይህም ምናልባት 2387 ዓክልበ. ያህል ይመስላል። በቬትናም ልማዳዊ አቆጣጠር ግን ይህ መንግሥት ከ2887 እስከ 2802 ዓክልበ. ድረስ ቆየ። ከዚህ መንግሥት በኋላ (2301 ዓክልበ.?) ልጁ ላክ ሎንግ ኳን ንጉሥ ሆኖ የአገሩ ስም ከ«ሢኽ ቊ» ወደ ቫን ላንግ ተቀየረ።"} {"id": "45427", "contents": "ወይን ውሀ በ ጎጃም ክፍለ ሀገር ምስራቅ ጎጃም ዞንቢቡኝ ወረዳ የሚገኝ ከተማ ነው። በ ቢቡኝ እና በደጋ ዳሞት መካከል የሚገኝ ከተማ ነው። የድሮ ስሙ ስሞል ሜዳ ይባል ነበር። «ወይን ውሀ» የሚለው ስም የተወሰደው በሁለት ወንዞች ማለትም በግምባራ እና ማማት ወንዝ መካከል ስለሚገኝ ነው ይባላል። ወይን ውሀ ከሞጣ ከተማ በ፫፪ ኪሎ ሜትር ርቀት በስተምእራብ በኩል ይገኛል። ወይን ውሃ ከጉጉት ተራራ ስር በደብረሲና ቀበሌ፤ በሞሰባ ሽሜ አቦ ቀበሌ እና በዳሞት ተከቦ የሚገኝ ከተማ ነው።"} {"id": "2146", "contents": "አፉር ዘቃና ብሔረሰብ በኢትዮጵያ ፣ ኤርትራ እና ጅቡቲ ይገኛሉ፣አፋሮች የጅቡቲን ግማሽ የሕዝብ ብዛት ይሰራሉ። (ይህ ስለ ብሔር ወይም ሕዝብ የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) አፋር (ብሔር) የኢትዮጵያ ኩሽ ህዝብ ብሔር ነው።"} {"id": "6964", "contents": "1 January 692 - 31 August 692 እ.ኤ.ኣ. = 684 ዓ.ም. 1 September 692 - 31 December 692 እ.ኤ.ኣ. = 685 ዓ.ም."} {"id": "6994", "contents": "1 January 677 - 31 August 677 እ.ኤ.ኣ. = 669 ዓ.ም. 1 September 677 - 31 December 677 እ.ኤ.ኣ. = 670 ዓ.ም."} {"id": "45577", "contents": "ማዛንደራንኛ በስሜን ፋርስ በካስፒያን ባሕር አጠገብ የሚሰማ ቋንቋ ነው። ከጊላኪኛ ጋር ቅርብ ዝምድና አለው። የማዛንደራንኛ ውክፔዲያ አለ! (ይህ ቋንቋ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "7012", "contents": "1 January 668 - 31 August 668 እ.ኤ.ኣ. = 660 ዓ.ም. 1 September 668 - 31 December 668 እ.ኤ.ኣ. = 661 ዓ.ም."} {"id": "7024", "contents": "1 January 662 - 31 August 662 እ.ኤ.ኣ. = 654 ዓ.ም. 1 September 662 - 31 December 662 እ.ኤ.ኣ. = 655 ዓ.ም."} {"id": "7030", "contents": "1 January 659 - 1 September 659 እ.ኤ.ኣ. = 651 ዓ.ም. 2 September 659 - 31 December 659 እ.ኤ.ኣ. = 652 ዓ.ም."} {"id": "7036", "contents": "1 January 656 - 31 August 656 እ.ኤ.ኣ. = 648 ዓ.ም. 1 September 656 - 31 December 656 እ.ኤ.ኣ. = 649 ዓ.ም."} {"id": "7042", "contents": "1 January 653 - 31 August 653 እ.ኤ.ኣ. = 645 ዓ.ም. 1 September 653 - 31 December 653 እ.ኤ.ኣ. = 646 ዓ.ም."} {"id": "49783", "contents": "ኲሰርሰቴም (ግሪክኛ፦ Χουσαρσαθαίμ /ኹሳርሳጣይም/፣ ዕብራይስጥ፦ כושן רשעתים /ኩሻን ሪሽዓተይም/) በብሉይ ኪዳን መጽሐፈ መሣፍንት 3:1-11 መሠረት ዕብራውያንን ለ8 ዓመት የገዛ የመስጴጦምያ (ዕብ.፦ አራም-ናሓራይም) ንጉሥ ነበር። በዚያ እንደሚዘገብ፣ ከኢያሱ ወልደ ነዌ መሪነት ካልተወሰነ ጊዜ በኋላ፣ ከእስራኤል ዙሪያ የቀሩት ሕዝቦች፦ ፍልስጥኤማውያን፣ ሲዶናውያን (ፊንቄ) እና ሌሎች የተረፉት የከነዓን አሕዛብ ፡ ይፈተኑዋቸው ነበር። ከኬጥያውያን፣ አሞራውያንና ከነዓናውያን ጋር ተጋብተው ወደ ጣኦታቸውም (በአሊምና አስታሮት) ይዞሩ ጀመር። እግዚአብሔርም ዕጅግ ተቆጥቶ ወደ ኲሰርሰቴም እጅ አሳልፎ ሰጣቸው ይላል። ለስምንት አመት ከተገዙለት በኋላ፣ ለእግዜር ስለ ጮኹ እርሱ የቄኔዝ ልጅ ጎቶንያልን እንደ መሪ አስነሣላቸው። ጎቶንያልም በመንፈስ ቅዱስ ተሞልቶ የእስራኤል ልጆች ንጉሥ ኲሰርሰቴምን ድል ለማድረግ ቻሉና ጎቶንያል ከዚያ ለአርባ ዓመት በሰላም መራቸው። ፕሲውዶ-ፊሎ የተባለው ጥንታዊ አይሁድ ታሪክ መጽሐፍ እንዳለው፣ የጎቶንያል አባት ቄኔዝና ሌላ ሰው ዜቡል ለ82 ዓመት ከኢያሱ ቀጥሎ ፈራጆች ሆኑ ይላል፤ ከዚያ ታሪኩ ወደ ዲቦራ ዘመን ይዘልላል እንጂ ኲሰርሰቴምን አይጠቅሰውም። ከንጉሥ ሳኦል በፊት የተዘረዘሩት ዓመቶች በመጽሐፈ መሣፍንት ተሰጥተው ኲሰርሰቴም የገዙባቸው ስምንት ዓመታት ከ1505-1497 ገደማ ከክርስቶስ በፊት እንደ ነበሩ ይመስላል። የንጉሡ ስም በዕብራይስጡ «ኩሻን-ሪሽዓተይም» ትክክለኛ እንደሚሆን አይታስብም። ምክንያቱም «ሪሽዓተይም» የሚለው ዕብራይስጥ ቃል ሲተረጎም «ኹለት ክፋቶች» ለማለት ነው። መጠሪያው በስድብ እንደ ተለወጠ ይታስባል። እንዲሁም ሀገሩ በዕብራይስጡ «አራም-ናሓራይም» ሲባል ይህ ማለት የካራን ዙሪያ ወይም ስሜኑ መስጴጦምያ ነው፤ የ«ናሓራይም»ም ወይም እንደ አረማይክ «ናሓራይን» ትርጉም «ኹለት ወንዞች» ነው። በዚሁም ወቅት ያሕል (1512 ወይም 1508 ዓክልበ. ያሕል) «ናሕሪን» ወይም ሚታኒ የተባለ መንግሥት እዚያ በንጉሥ ኪርታ እንደ ተመሠረተ ይታመናል። «የከረት ትውፊት» የተባለው ኡጋሪትኛ ድርሰት እንደሚገልጽ፣ ይህ ንጉሥ ከረት ወይም ኪርታ (ክ-ር-ት) በሶርያ ሑራውያን ብቻ ሳይሆን በከነዓንና በሐቢሩ ወዘተ."} {"id": "49819", "contents": "«ቤስሀንተር» (Basshunter) እውነተኛ ስም ዮናስ ኤሪክ አልትበርግ (ስዊድኛ፦ Jonas Erik Altberg 1977 ዓም ተወለደ) ከ1990 ዓም ጀምሮ የስዊድን ዘመናዊ ፖፕ ሙዚቃ ዘፋኝ ሆኗል። The Bassmachine (1996) LOL <(^^,)> (1998) Now You're Gone – The Album (2000) Bass Generation (2001) Calling Time (2005) በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ ቤስሀንተር የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ። basshunter.se (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "14698", "contents": "^ “Nouvelle carte générale de l’Egypte"} {"id": "14758", "contents": "ለሆድ ቁርጠት ብላበት ለራስ ምታት ጩህበት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ለሆድ ቁርጠት ብላበት ለራስ ምታት ጩህበት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ለሆድ ቁርጠት ብላበት ለራስ ምታት ጩህበት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልሆነ ምክር መምከር። ምንጭ፦ አዲሱ የምሳሌያዊ አነጋገሮች መጽሐፍ፣ ገጽ ፲፯"} {"id": "14764", "contents": "ለላም ጥጃዋ ለአህያ ውርንጭላዋ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ለላም ጥጃዋ ለአህያ ውርንጭላዋ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ለላም ጥጃዋ ለአህያ ውርንጭላዋ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሁሉም ለራሱ። ምንጭ፦ አዲሱ የምሳሌያዊ አነጋገሮች መጽሐፍ፣ ገጽ ፲፯"} {"id": "50521", "contents": "፵፭ ፤ ከአባቱ አጠገብ ሳይለይ ቃል ወዳንቺ መጣ ሳይወሰን ፀነስሽው በላይ ሳይጎድል በታችም ሳይጨምር በመኀፀንሽ ተወሰነ ። ፵፮ ፤ መጠንና መመርመር የሌለበት እሳተ መለኮት በሆድሽ አደረ በምድራዊ እሳት እንመሰለው ዘንድ አይገባንም ለእሳትስ መጠን አለው ልክም አለው መለኮት ግን ይህን ያህላል ይህንንም ይመስላል ሊባል አይችልም ። ፵፯ ፤ ለመለኮት እንደ ፀሐይና እንደ ጨረቃ ክበብ እንደ ሰውም መጠን ያለው አይደለም ። ድንቅ ነው እንጂ የሰው ኅሊና የመላዕክትም አእምሮ በማይደርስበት በአርያም የሚኖር ነው እንጂ ። ፵፰ ፤ ለመለኮት ወርድና ቁመት ላይና ታች ቀኝና ግራ ያለው አይደለም በሁሉ የመላ ነው እንጂ ። ፵፱ ፤ ለመለኮት የሚዘረጋበት የሚሰበሰብበት ያለው አይደለም ። ግዛቱ ባገር ሁሉ ነው እንጂ ። ፶ ፤ ለመለኮት በላይ ጠፈር በታችም መሠረት ያለው አይደለም ጠፈሩ እርሱ መሠረቱም እርሱ ነው እንጂ ። ፶፩ ፤ ለመለኮትከምድር ከውስጥዋ የሆነውን ያነሳ ዘንድ ማጎንበስ ራስንም ዝቅ ማድረግ ያለበት አይደለም ለጴጥሮስ እንዳሳየው ሁሉ በእጁ የተያዘ ነው እንጂ ። ፶፪ ፤ ለመለኮት በሚታይ ገንዘብ በሚወሰንም ገንዘብ ደረትና ፊት የኋላም ጀርባ ያለው አይደለም በነደ እሳት የተሸፈነ ነው እንጂ ። ነደ እሳት ግን እርሱ ነው ። መለኮትስ ንጹህና ጽሩይ ብሩህም ነው ። ←ወደ ገፅ ፯ ወደ ገፅ ፱→"} {"id": "50671", "contents": "መ/ር ደሳለኝ በሪሁን በድሮው ጎጃም አጠቃላይ ግዛት አገው ምድር፤በባንጃ አውራጃ፤ በባንጃ ለኮማ ምክትል ወረደነት ከ 1936-1987 ዓ.ም የቆየች ስትሆን ከ1987 ዓ.ም ወዲህ አዊ ብሄረሰብ ዞን ስር በአሁኑ ፈግታ ለኮማ ወረዳ አስተዳደር ኮሪጎሃና ልዩ ስሙ ቸዋሲ ኪዳነ ምህረት ከአባታቸው አቶ በሪሁን ታምር እና ከእናታቸው ወ/ሮ ደስታየሁ አድማስ መስከረም 23 ቀን 1977 ዓ.ም ተወለዱ። መ/ር ደሳለው በሪሁን እድሜው ለትምህርትና ለአቅማ ሄዋን እስኪደረስ ድረስ ከቤተሰቦቻው ጋር በጥሩ ሁኔታ እንክብካቤ አደጉ።ከዚያም በሆላ አባቱ ለትምህርት ከፍተኛ ፍላጎትና ተነሳሽነት ስለነበረው እድሜው ለትምህርት ሲደርስ ወደ ት/ቤት ገብተው በአፍ መፍቻ ቋንቋ አይነት/የኢትዮጵያ ቋንቋዎች እንዲማሩ ተደረገ። 1ኛ-6ኛ ክፍል ኮሪ አጠ/1ኛ/ደ/ት/ቤት ከ1986-1990 ዓ.ም፤ 7ኛ ክፍል አሮጊው እንጅባራ አጠ/1ኛ/ደ/ት/ቤት 1991 ዓ.ም 8ኛ ክፍል ኮሶበር አጠ/1ኛ/ደ/ት/ቤት 1992 ዓ.ም 9ኛ-12ኛ ክፍል እንጅባራ አጠ/2ኛ/ደ/ት/ቤት ከ1993-1996 ዓ.ም ተከታትለዋል።ከዚያም ከ12ኛ ክፍል የዩኒቨርስቲ መግቢያ ነጥብ ስለልመጣለት በመምህርነት ሙያ ስልጣና መርሃ ግብር በ ጎንደር መ/ራን ትም/ት ኮሌጅ 3 ሜጀር በሚባለው በማ/ሳይንስ ት/ት ክፍል በዲፕሎማ 10+3 ደረጀ ተመርቀዋል። በተመረቁት በመ/ራነት ሙያ በፋ/ለ ወረዳ ትም/ፅ/ቤት በኩል 1999 ዓ.ም ተቀጥሮ አይጀስታ አጠ/1ኛ/ደ/ት/ቤት ተመደቡ። ከ2000-2004 ዓ.ም አይጀስታ ት/ቤት አስተማሩ። ከ2005-2007 ዓ.ም ችጎሊ ት/ቤት አስተማሩ። ከ2007-አሁን ድረስ ገዘኸራ ት/ቤት እየስተማራ ይገኛል። በሌላ መልኩ ጎን ለጎን የራሱን የት/ምት ደረጀ ለማሻሸልም በደ/ ማርቆስ ዩኒቨርስቲ በ12+4 ወይም በዲግሪ ደረጀ በክረምት መረሃ ግብር ከ2000-2004 ዓ.ም ተከታትለው ተመርቀዋል። መ/ር ደሳለው በሪሁን ትዳር ይዘውና ልጅ አፍርተው በድሮው አጣራር ጎጃም አጠቃላይ ግዛት አገው ምድር አውራጃ፤በ ባንጃ ወረዳ፣በባንጃ ምክትል ወረዳነት ከ1936-1987 ዓ.ም ከዚያ ወዲ አዊ ብሄረሰብ ዞን በአሁኑ ፋግታ ለኮማ ወረዳ አስተዳደር አ/ቅዳም ከተማ 01 ቀበሌ ቅዱስ ገብርኤል ቤተ- ክርስቲያን አጠገብ የመኖርያ ቤት ሰርተው ኮርተው ኑሮውን ከትዳር ጎዳኛቸው ጋር መስርተው ሁለት ወንድ ልጆች አባት ሀይለማርያም ደሳለው አማኑኤል ደሳለው ዳንኤል ደሳለው አፍርተው የሚኖሩ ታዋቂ እና ዝናኛ አከበባውን ህብረተሰብ ወይም ማህበረሰብ የሚያከብሩ ታላቅ ሰው ናቸው። ፕላኔቶች ጨረቃ መሬት ፀሐይ ኮዋክብት በአንድ ክፍል የሚያተኩሩ መለጠፊያዎችም አሉ።"} {"id": "50683", "contents": "አበረረኝ በ2010 እ.ኤ.አ. የወጣ የአምሳል ምትኬ አልበም ነው።"} {"id": "50689", "contents": "የዝና ነጋሽ የኢትዮጵያ ታዋቂ ዘፋኝ ስትሆን ብዙ ባሕላዊ እና ዘመናዊ የሙዚቃ ስራወችን በማቅረብ ትታወቃለች። ድምጻዊት የዝና ነጋሽ በታላቋ ብሪታኒያ፣ በለንደን ከተማ ትኖራለች ። መንገደኛው ትር ትር (2004 ዓ.ም/2012 እ.ኤ.አ) እናመስግናቸው (2011 ዓ.ም/2019 እ.ኤ.አ) ዳኘው ምኒልክ (2012 ዓ.ም/2020 እ.ኤ.አ)"} {"id": "50707", "contents": "ሀገሬ በ1999 እ.ኤ.አ. የወጣ የአስቴር አወቀ አልበም ነው"} {"id": "50725", "contents": "የሐዋርያት ሥራ ፯ በአዲስ ኪዳን ፭ኛ መጽሐፍ \"የሐዋርያት ሥራ\" ውስጥ የሚገኝ ሲሆን \"ስባተኛው ምዕራፍ\" ነው ። የሚያተኩረውም በቀዳሚ ሰማዕት ቅዲስ እስጢፋኖስ የመንፈሳዊ ተጋድሎ ሥራዎች ላይ ፣ የሥላሴ ምስክርነት ላይና ሰማዕትነት ነው ። ይህም በ፷ \"ስልሳ\" ንዑስ ክፍሎች ይካተታል ። የሐዋርያት ሥራ ምዕራፍ ፯  1፤ሊቀ፡ካህናቱም፦ይህ፡ነገር፡እንዲህ፡ነውን፧አለው፤ 2፤ርሱም፡እንዲህ፡አለ፦ወንድሞችና፡አባቶች፡ሆይ፥ስሙ።የክብር፡አምላክ፡ለአባታችን፡ለአብርሃም፡ በካራን፡ሳይቀመጥ፡ገና፡በኹለት፡ወንዝ፡መካከል፡ሳለ፡ታየና፦ 3፤ከአገርኽና፡ከዘመዶችኽም፡ወጥተኽ፡ወደማሳይኽ፡ወደ፡ማንኛውም፡ምድር፡ና፡አለው። 4፤በዚያን፡ጊዜ፡ከከለዳውያን፡አገር፡ወጥቶ፡በካራን፡ተቀመጠ።ከዚያም፡አባቱ፡ከሞተ፡በዃላ፡እናንተ፡ዛሬ፡ ወደምትኖሩባት፡ወደዚች፡አገር፡አወጣው። 5፤በዚችም፡የእግር፡ጫማ፡ስንኳ፡የሚያኽል፡ርስት፡አልሰጠውም፤ነገር፡ግን፥ልጅ፡ሳይኖረው፡ለርሱ፡ ከርሱም፡በዃላ፡ለዘሩ፡ርስት፡አድርጎ፡ይሰጠው፡ዘንድ፡ተስፋ፡ሰጠው። 6፤እግዚአብሔርም፡ዘሩ፡በሌላ፡አገር፡መጻተኛዎች፡እንዲኾኑ፡አራት፡መቶ፡ዓመትም፡ባሪያዎች፡ እንዲያደርጓቸው፡እንዲያስጨንቋቸውም፡እንዲህ፡ተናገረ፤ 7፤ደግሞም፡እግዚአብሔር፦እንደ፡ባሪያዎች፡በሚገዟቸው፡ሕዝብ፡ላይ፡እኔ፡እፈርድባቸዋለኹ፥ከዚህም፡ በዃላ፡ይወጣሉ፡በዚህም፡ስፍራ፡ያመልኩኛል፡አለ። 8፤የመገረዝንም፡ኪዳን፡ሰጠው፤እንዲሁም፡ይሥሐቅን፡ወለደ፡በስምንተኛውም፡ቀን፡ገረዘው፡ይሥሐቅም፡ ያዕቆብን፡ያዕቆብም፡ዐሥራ፡ኹለቱን፡የአባቶችን፡አለቃዎች። 9፤የአባቶችም፡አለቃዎች፡በዮሴፍ፡ቀንተው፡ወደ፡ግብጽ፡ሸጡት፤እግዚአብሔርም፡ከርሱ፡ጋራ፡ነበረ፥ 10፤ከመከራውም፡ዅሉ፡አወጣው፥በግብጽ፡ንጉሥ፡በፈርዖንም፡ፊት፡ሞገስንና፡ጥበብን፡ሰጠው፥በግብጽና፡ በቤቱ፡ዅሉ፡ላይም፡ቢትወደድ፡አድርጎ፡ሾመው። 11፤በግብጽና፡በከነዓንም፡አገር፡ዅሉ፡ራብና፡ብዙ፡ጭንቅ፡መጣ፥አባቶቻችንም፡ምግብን፡አላገኙም። 12፤ያዕቆብም፡በግብጽ፡እኽል፡መኖሩን፡በሰማ፡ጊዜ፡በመዠመሪያ፡አባቶቻችንን፡ሰደዳቸው፤ 13፤በኹለተኛውም፡ዮሴፍ፡ለወንድሞቹ፡ታወቀ፥የዮሴፍም፡ትውልድ፡በፈርዖን፡ዘንድ፡ተገለጠ። 14፤ዮሴፍም፡አባቱን፡ያዕቆብንና፡ሰባ፡ዐምስት፡ነፍስ፡የነበረውን፡ቤተ፡ዘመድ፡ዅሉ፡ልኮ፡አስጠራ። 15፤ያዕቆብም፡ወደ፡ግብጽ፡ወረደ፥ርሱም፡ሞተ፥አባቶቻችንም፤ 16፤ወደ፡ሴኬምም፡አፍልሰው፡አብርሃም፡ከሴኬም፡አባት፡ከኤሞር፡ልጆች፡በብር፡በገዛው፡መቃብር፡ ቀበሯቸው። 17-18፤እግዚአብሔርም፡ለአብርሃም፡የማለለት፡የተስፋው፡ዘመን፡ሲቀርብ፥ዮሴፍን፡የማያውቀው፡ሌላ፡ጉሥ፡በግብጽ፡ላይ፡እስኪነሣ፡ድረስ፥ሕዝቡ፡እየተጨመሩ፡በግብጽ፡በዙ። 19፤ርሱም፡ወገናችንን፡ተተንኵሎ፡ሕፃናትን፡በሕይወት፡እንዳይጠብቁ፡ወደ፡ውጭ፡ይጥሉ፡ዘንድ፡አድርጎ፡ አባቶቻችንን፡አስጨነቀ። 20፤በዚያን፡ጊዜ፡ሙሴ፡ተወለደ፡በእግዚአብሔርም፡ፊት፡ያማረ፡ነበር፤በአባቱ፡ቤትም፡ሦስት፡ወር፡አደገ፤ 21፤በተጣለም፡ጊዜ፡የፈርዖን፡ልጅ፡አነሣችው፡ልጅም፡ይኾናት፡ዘንድ፡አሳደገችው። 22፤ሙሴም፡የግብጾችን፡ጥበብ፡ዅሉ፡ተማረ፥በቃሉና፡በሥራውም፡የበረታ፡ኾነ። 23፤ነገር፡ግን፥አርባ፡ዓመት፡ሲሞላው፡ወንድሞቹን፡የእስራኤልን፡ልጆች፡ይጐበኝ፡ዘንድ፡በልቡ፡ዐሰበ። 24፤አንዱም፡ሲበደል፡አይቶ፡ረዳው፥የግብጽን፡ሰውም፡መቶ፟፡ለተገፋው፡ተበቀለ። 25፤ወንድሞቹም፡እግዚአብሔር፡በእጁ፡መዳንን፡እንዲሰጣቸው፡የሚያስተውሉ፡ይመስለው፡ነበር፥እነርሱ፡ ግን፡አላስተዋሉም። 26፤በማግስቱም፡ርስ፡በርሳቸው፡ሲጣሉ፡አገኛቸው፥ሊያስታርቃቸውም፡ወዶ፦ሰዎች፡ሆይ፥እናንተስ፡ወንድማማች፡ናችኹ፤ስለ፡ምን፡ርስ፡በርሳችኹ፡ትበዳደላላችኹ፧አላቸው። 27፤ያም፡ባልንጀራውን፡የሚበድል፡ግን፦አንተን፡በእኛ፡ላይ፡ሹምና፡ፈራጅ፡እንድትኾን፡የሾመኽ፡ማን፡ ነው፧ 28፤ወይስ፡ትናንትና፡የግብጹን፡ሰው፡እንደ፡ገደልኸው፡ልትገድለኝ፡ትወዳለኽን፧ብሎ፡ገፋው። 29፤ሙሴም፡ከዚህ፡ነገር፡የተነሣ፡ሸሽቶ፡በምድያም፡አገር፡መጻተኛ፡ኾኖ፡ኖረ፤በዚያም፡ኹለት፡ልጆች፡ ወለደ። 30፤አርባ፡ዓመትም፡ሲሞላ፡የጌታ፡መልአክ፡በሲና፡ተራራ፡ምድረ፡በዳ፡በቍጥቋጦ፡መካከል፡በእሳት፡ ነበልባል፡ታየው። 31-32፤ሙሴም፡አይቶ፡ባየው፡ተደነቀ፤ሊመለከትም፡ሲቀርብ፡የጌታ፡ቃል፦እኔ፡የአባቶችኽ፡አምላክ፣፡ የአብርሃም፡አምላክ፣የይሥሐቅም፡አምላክ፣የያዕቆብም፡አምላክ፡ነኝ፡ብሎ፡ወደ፡ርሱ፡መጣ።ሙሴም፡ ተንቀጥቅጦ፡ሊመለከት፡አልደፈረም 33፤ጌታም፦የቆምኽባት፡ስፍራ፡የተቀደሰች፡ምድር፡ናትና፥የእግርኽን፡ጫማ፡አውልቅ። 34፤በግብጽ፡ያሉትን፡የሕዝቤን፡መከራ፡ፈጽሜ፡አይቼ፡መቃተታቸውንም፡ሰምቼ፡ላድናቸው፡ ወረድኹ፤አኹንም፡ና፥ወደ፡ግብጽ፡እልክኻለኹ፡አለው። 35፤ሹምና፡ፈራጅ፡እንድትኾን፡የሾመኽ፡ማን፡ነው፧ብለው፡የካዱትን፥ይህን፡ሙሴን፡በቍጥቋጦው፡ በታየው፡በመልአኩ፡እጅ፡እግዚአብሔር፡ሹምና፡ቤዛ፡አድርጎ፡ላከው። 36፤ይህ፡ሰው፡በግብጽ፡ምድርና፡በቀይ፡ባሕር፡በምድረ፡በዳም፡አርባ፡ዓመት፡ድንቅና፡ምልክት፡እያደረገ፡ አወጣቸው። 37፤ይህ፡ሰው፡ለእስራኤል፡ልጆች፦እግዚአብሔር፡ከወንድሞቻችኹ፡እንደ፡እኔ፡ያለ፡ነቢይ፡ ያስነሣላችዃል፤ርሱን፡ስሙት፡ያላቸው፡ሙሴ፡ነው። 38፤ይህ፡ሰው፡በሲና፡ተራራ፡ከተናገረው፡መልአክና፡ከአባቶቻችን፡ጋራ፡በምድረ፡በዳ፡በማኅበሩ፡ውስጥ፡ የነበረው፡ነው፤ይሰጠንም፡ዘንድ፡ሕይወት፡ያላቸውን፡ቃላት፡ተቀበለ፤ 39፤ለርሱም፡አባቶቻችን፡ሊታዘዙት፡አልወደዱም፤ነገር፡ግን፥ገፉት፡በልባቸውም፡ወደ፡ግብጽ፡ተመለሱ፤ 40፤አሮንንም፦በፊታችን፡የሚኼዱ፡አማልክት፡ሥራልን፤ይህ፡ከግብጽ፡ምድር፡ያወጣን፡ሙሴ፡ምን፡እንደ፡ ኾነ፡አናውቅምና፡አሉት። 41፤በዚያም፡ወራት፡ጥጃ፡አደረጉ፡ለጣዖቱም፡መሥዋዕት፡አቀረቡ፥በእጃቸውም፡ሥራ፡ደስ፡አላቸው። 42፤እግዚአብሔር፡ግን፡ዘወር፡አለ፡የሰማይንም፡ጭፍራ፡ያመልኩ፡ዘንድ፡አሳልፎ፡ሰጣቸው፥በነቢያትም፡ መጽሐፍ።እናንተ፡የእስራኤል፡ቤት፥አርባ፡ዓመት፡በምድረ፡በዳ፡የታረደውን፡ከብትና፡መሥዋዕትን፡ አቀረባችኹልኝን፧ 43፤ትሰግዱላቸውም፡ዘንድ፡የሠራችዃቸውን፡ምስሎች፡እነርሱንም፡የሞሎክን፡ድንኳንና፡ሬምፉም፡የሚሉትን፡ የአምላካችኹን፡ኮከብ፡አነሣችኹ፤እኔም፡ከባቢሎን፡ወዲያ፡እሰዳችዃለኹ፡ተብሎ፡እንዲህ፡ተጽፏል። 44፤እንዳየው፡ምስል፡አድርጎ፡ይሠራት፡ዘንድ፡ሙሴን፡ተናግሮ፡እንዳዘዘው፥የምስክር፡ድንኳን፡ከአባቶቻችን፡ ዘንድ፡በምድረ፡በዳ፡ነበረች፤ 45፤አባቶቻችንም፡ደግሞ፡በተራ፡ተቀብለው፡እግዚአብሔር፡በፊታቸው፡ያወጣቸውን፡የአሕዛብን፡አገር፡ በያዙት፡ጊዜ፡ከኢያሱ፡ጋራ፡አገቧት፥እስከዳዊት፡ዘመንም፡ድረስ፡ኖረች። 46፤ርሱም፡በእግዚአብሔር፡ፊት፡ሞገስ፡አግኝቶ፡ለያዕቆብ፡አምላክ፡ማደሪያን፡ያገኝ፡ዘንድ፡ለመነ። 47፤ነገር፡ግን፥ሰሎሞን፡ቤት፡ሠራለት። 48-50፤ነገር፡ግን፥ነቢዩ፦ሰማይ፡ዙፋኔ፡ነው፥ምድርም፡የእግሬ፡መረገጫ፡ናት፤ለእኔ፡ምን፡ዐይነት፡ ቤት፡ትሠራላችኹ፧ይላል፡ጌታ፥ወይስ፡የማርፍበት፡ስፍራ፡ምንድር፡ነው፧ይህንስ፡ዅሉ፡እጄ፡የሠራችው፡ አይደለምን፧እንዳለ፥ልዑል፡የሰው፡እጅ፡በሠራችው፡አይኖርም። 51፤እናንተ፡ዐንገተ፡ደንዳናዎች፥ልባችኹና፡ዦሯችኹም፡ያልተገረዘ፥እናንተ፡ዅልጊዜ፡መንፈስ፡ቅዱስን፡ ትቃወማላችኹ፤አባቶቻችኹ፡እንደ፡ተቃወሙት፡እናንተ፡ደግሞ። 52-53፤ከነቢያትስ፡አባቶቻችኹ፡ያላሳደዱት፡ማን፡ነው፧የጻድቁንም፡መምጣት፡አስቀድሞ፡የተናገሩትን፡ ገደሏቸው፤በመላእክት፡ሥርዐት፡ሕግን፡ተቀብላችኹ፡ያልጠበቃችኹት፡እናንተም፡አኹን፡ርሱን፡አሳልፋችኹ፡ ሰጣችኹት፥ገደላችኹትም። 54፤ይህንም፡በሰሙ፡ጊዜ፡በልባቸው፡በጣም፡ተቈጡ፡ጥርሳቸውንም፡አፋጩበት። 55፤መንፈስ፡ቅዱስንም፡ተሞልቶ፡ወደ፡ሰማይ፡ትኵር፡ብሎ፡ሲመለከት፡የእግዚአብሔርን፡ክብር፡ኢየሱስንም፡ በእግዚአብሔር፡ቀኝ፡ቆሞ፡አየና፦ 56፤እንሆ፥ሰማያት፡ተከፍተው፡የሰው፡ልጅም፡በእግዚአብሔር፡ቀኝ፡ቆሞ፡አያለኹ፡አለ። 57፤በታላቅ፡ድምፅም፡እየጮኹ፡ዦሯቸውን፡ደፈኑ፥ባንድ፡ልብ፡ኾነውም፡ወደ፡ርሱ፡ሮጡ፥ 58፤ከከተማም፡ወደ፡ውጭ፡አውጥተው፡ወገሩት።ምስክሮችም፡ልብሳቸውን፡ሳውል፡በሚሉት፡ባንድ፡ጐበዝ፡ እግር፡አጠገብ፡አኖሩ። 59፤እስጢፋኖስም፦ጌታ፡ኢየሱስ፡ሆይ፥ነፍሴን፡ተቀበል፡ብሎ፡ሲጠራ፡ይወግሩት፡ነበር። 60፤ተንበርክኮም፦ጌታ፡ሆይ፥ይህን፡ኀጢአት፡አትቍጠርባቸው፡ብሎ፡በታላቅ፡ድምፅ፡ጮኸ።ይህንም፡ ብሎ፡አንቀላፋ።ሳውልም፡በርሱ፡መገደል፡ተስማምቶ፡ነበር።"} {"id": "50737", "contents": "ፍቅር በ1998 ዓ.ም (2006 እ.ኤ.አ.) የወጣ የአስቴር አወቀ አልበም ነው"} {"id": "50749", "contents": "የአስቴር ትዝታዎች በ1996 ዓ.ም (በ2004 እ.ኤ.አ.) የወጣ የአስቴር አወቀ አልበም ነው።"} {"id": "15970", "contents": "ሴት የላከው አልቃይዳን አይፈራም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሴት የላከው ወንድ ብዙ ከባድ ስራወችን መፈጸም እንዲችል የሚያስገነዝብ አባባል።"} {"id": "15976", "contents": "ስምህ ማነው ላገር አይመች ማን አወጣልህ ጎረቤቶች የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "50821", "contents": "ዘረኝነት አንድ የህዝብ ወገን በውጫዊ ማንነቱ ብቻ የሚገለጥ ከሌሎች የሚበልጥበት ባህርይ አለው ብሎ የሚያምን አመለካከት ነው። ይህም ሌላውን ወገን በንቀትና በማጣጣል የሚያርቅ፣ የሚቃረንና ብሎም እስከ ማጥቃት (ማጥፋት) የሚዘልቅ ነው። አሁን ያለው ዘረኝነት የተመሠረተው በሰዎች ውጫዊ (ሥነ ሕይወታዊ) ልዩነት ላይ ነው። ለምሳሌ የቀለም ልዩነትን የዚህ አመለካከት አራማጆች በዋናነት ይጠቀሙበታል። ዘረኛው በማህበረ ሰብ ውስጥ በሁሉም መስክ የአንዱን ዘር ተፈጥሮአዊ የበላይነት በሌላው የበታችነት ለማረጋገጥ ተግቶ ይሠራል።"} {"id": "50851", "contents": "የኢትዮጵያ ሙዚቃ በዋናነት የተመሰረተው በአምስት የድምፅ ሚዛን ስርዓት ነው ። ይህ የፔንታቶን ሚዛን (‹ፔንታ› ማለት አምስት ፣ እና ‹ቶኒክ› ማለት ኖታ ቅኝት) በመባል ይታወቃል ። ምንም እንኳን አብዛኛው ሙዚቃ የፔንታታቲክ ሚዛን የሚጠቀም ቢሆንም አንዳንድ ዜማዎች በሁለት ወይም በሶስት ቅኝት ባልሆኑ ሚዛኖች ላይ የተመሠረቱ ሊሆኑ ይችላሉ ። ይህ በኢትዮጵያ ባህላዊ ሙዚቃ እንዲሁም በልጆች ዘፈኖች ዘንድ የተለመደ ነው ። በሌላ በኩል ደግሞ በኢትዮጵያ ውስጥ አንዳንድ ሙዚቃዎች የምዕራቡን ቅኝት የያዙ ይገኑበታል ። ዲያቶኒክ ቅኝቶች 7 ድምፆችን ይይዛሉ። “ስኬል” የሚለው የኢትዮጵያ ቃል “ቅኝት” ነው ፡፡ “ቅኝት” የሚለው ቃል ጥቅም ላይ የዋለውን ሚዛን እና አንዳንዴም የመሳሪያውን መቃኛ ይገልጻል። ይህ የሆነበት ምክንያት አንዳንድ መሣሪያዎች ጭራ / ገመድ ስላላቸው ነው። እነዚህ መሣሪያዎች ክራር ፣ በገና እና ማሲንቆ ይገኙበታል። በኢትዮጵያ ሙዚቃ ውስጥ ጥቅም ላይ የሚውሉ አራት ዋና ዋና ቅኝቶች አሉ ፡፡ እነዚህ ትዝታ (ሜጄር ና ማይነር) ፣ ባቲ (ሜጄር ና ማይነር) ፣ አምባሳል እና አንችሆይ ቅኝቶች ናቸው። ትዝታ በጣም በብዛት ጥቅም ላይ የሚውለው ቅኝት ነው። እነሱም ሜጄር እና ማይነር በመባል ይታወቃሉ ። ዋናው የትዝታ ቅኝት ሙሉ ትዝታ በመባል የሚታወቅ ሲሆን ማይነሩ የትዝታ ቅኝት ግማሽ Tizita በመባል ይታወቃል። ሙሉ ትዝታ በዓለም ዙሪያ እንደ ዋናው የፔንታታኒካል ልኬት ተመሳሳይ የሚታወቅ ትክክለኛ ቅኝት በመሆኑ ትኩረት የሚስብ ነው። ከሙሉ Tizita ወደ ግማሽ Tizita ለመድረስ ፣ 3 ኛ እና 5 ኛን ,ግማሽ ቶን መቀነስ ያስፈልግዎታል። ስለዚህ ግማሽ Tizita 1 ፣ 2 ፣ b3 ፣ 4 ፣ b5 ነው። ምንጭ http://fsuworldmusiconline.wikidot.com/music-theory-ethiopian-music ተጨማሪ ማሳሰቢያ በኢትዬጵያ ቅኝቶች ኤርትራን ጨምሮ ቅኝቶች ዉስጥ መነሻ ድምፃቸዉን በመገለባበጥ የሚገኙ ዜማዎች ትዝታ ሰከንድ ፤ ፌቭዝ ሲክዝ ባቲ ሰከንድ ሲክዝ በመባል የሚታወቁ አሉ።( ለመጠቃለል ትዝታ፤ትዝታ ማይነር ፤የተገለበጠ ትዝታ DEGACD)"} {"id": "13708", "contents": "ሐምሌ ፲፯ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፫፻፲፯ ኛው ዕለት ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በዘመነ ሉቃስ ፵፱ ዕለታት ሲቀሩ፤ በዘመነ ዮሐንስ፤ ማቴዎስ፤ ማርቆስ እና ደግሞ ፵፰ ዕለታት ይቀራሉ። ፲፰፻፲፭ ዓ/ም -ቺሌ የሰውን ልጅ መሸጥ መለወጥ (ባርነት) ሕገ ወጥ አደረገች። ፲፱፻ ዓ/ም - በሶርያዊው ሃቢብ ይድሊቢ በኩል ኢትዮጵያ በገባው ማተሚያ መኪና ለመጀመሪያ ጊዜ በሕትመት “ጎህ”” የተባለ ጋዜጣ በዚህ ዕለት ታትሞ ወጣ። ፲፱፻፷፩ ዓ/ም - የሰው ልጅ ለመጀመሪያ ጊዜ ጨረቃ ላይ ያረፈባት አፖሎ 11 መንኲራኩር ጠረፈኞቹን ኒል አርምስትሮንግን፣ ኤድዊን (በድ) ኦልድሪንን እና ማይክል ኮሊንስን ይዛ ሰላማዊ ውቅያኖስ ላይ አረፈች። ፲፱፻፷፱ ዓ/ም - በሊቢያ እና በግብጽ መኻል ለአራት ቀናት የተካሄደው የድንበር ጦርነት በ አልጄሪያው ፕሬዚደንት ሁዋሪ ቡመዲየን ሽምግልና ቆመ። ፳፻ ዓ/ም - የአሜሪካ ዴሞክራቲክ ፓርቲ ፕሬዚደንታዊ ዕጩ ባራክ ኦባማ ከሁለት መቶ ሺህ በላይ የሆኑ ሰዎች በተሰበሰቡበት የበርሊን መናፈሻ ላይ ንግግር አደረጉ። በዚህ ንግግር ላይ ለ አውሮፓውያን እና አሜሪካኖች በበፊተኛው ትውልድ በአንድነት ኮሙኒዝምን እንዳሸነፉ፤ አሁን ደግሞ ሽብርተኝነትን በአንድነት እንዲዋጉ ጥሪያቸውን አቀረቡ። ሪፖርተር፣ ኪንና ባህል፦ ‹‹ሰው በዜና ውሃ በደመና›› (ጥቅምት ፳፻፫) (እንግሊዝኛ) http://en.wikipedia.org/wiki/July 24 (እንግሊዝኛ) http://www.nytimes.com/learning/general/onthisday/20090724.html"} {"id": "16084", "contents": "የጆሮ ጌጥ በጆሮ ላይ የሚንጠለጠል ወይንም የሚለጠፍ የጌጣጌጥ አይነት ነው።"} {"id": "16090", "contents": "ዱሙዚድ «አሣ አጥማጁ» በሱመር ነገሥታት ዝርዝር ዘንድ የኡሩክ ሦስተኛ ንጉሥ ነበረ። ከሉጋልባንዳ ቀጥሎና ከጊልጋመሽ በፊት 100 አመታት እንደ ነገሠ ይላል። ከዚህ በላይ የኪሽ ንጉሥ ኤንመባራገሲ በዱሙዚድ እጅ እንደ ተማረከ ይነግራል። በሱመር አፈ ታሪክ ስለ ኡሩክ ንጉሥ ዱሙዚድ ዘመን የሚያወሩ በርካታ ሰነዶች ተገኝተዋል። በነዚህ ጽላቶች ውስጥ ግን የቅጽል ስሙ «አሣ አጥማጁ» ሳይሆን፣ የኡሩክ ንጉሥ ስም «ዱሙዚድ እረኛው» ይባላል። ነገር ግን በነገሥታት ዝርዝር ላይ፣ ሁለት ልዩ ልዩ ነገሥታት «ዱሙዚድ» ተብለዋል፤ እነርሱም ከማየ አይኅ በፊት በባድ-ቲቢራ የነገሠው «እረኛው» እና ከማየ አይኅ በኋላ በኡሩክ የነገሠው «አሣ አጥማጁ» ናቸው። ታሪኩ በነገሥታት ዝርዝሩ ላይ ትንሽ እንደ ተደባለቀ ይመስላል። ጽላቶቹ እንደሚሉት፣ ይህ የኡሩክ ንጉሥ ዱሙዚድ በቅንጦት እየተቀመጠ፣ ድሆችና ረኅብተኞች ሰዎች (ወይም «ከይሲዎች» እንደሚባሉ) በአመጽ ተነሡበት። እንዳይዟት፣ ቁባት ባለሥልጣኗ ኢናና በርሷ ፋንታ ዱሙዚድን በመክዳት ወደ እጃቸው ሠጠችውና ሤረኞቹ ከዚያ ገደሉት። የሚከተለውም የኡሩክ ንጉሥ ጊልጋመሽ በነገሥታት ዝርዝር ላይ «አባቱ ከይሢ የሆነ» ይባላል። በኋለኛ አረመኔ እምነት፣ ዱሙዚድ እንደ ጣኦቱ ተሙዝ፣ ቁባቱም ኢናና እንደ ሴት ጣኦት እሽታር ይታወሱ ነበር። ስለ ተሙዝም ሞት በየአመቱ በብዙ ልቅሶ ማስታወሻ በዓል ይደረግ ነበር። ^ የዱሙዚድ ተረቶች፣ በእንግሊዝኛ ትርጉምና በኦሪጂናል ሱመርኛ"} {"id": "13738", "contents": "ቁጭ ብዬ ሳመሽ (22) ውሽምዬ አለቃ ሲወጡ ቤት ይመጣል እና ተማዘንጊያ ጋር ተላምደው ኖሯል።አለቃ ከውጭ ድክም ብሏቸው መጥተው ደጃፍ ያለች መደብ ላይ ቁጭ ብለዋል። ማዘንጊያም ከውሽምዬ ጋር የስንብት ሲሳሳሙ አለቃ አይተው ዝም ብለዋል። ውሽ...ም በጓሮ ተሸኝቶ ማዘንጊያ ወደ ደጃፍ ብቅ ሲሉ አለቃን ያዩዋቸዋል። «አለቃ መጥተዋል እንዴ?» ይላሉ። «እንዴ እዚህ ቁጭ ብዬ ሳመሽ አላየሽኝም እንዴ» ብለው ማዘንጊያ ሲሳሙ ማየታቸውን ተናገሩዋ። ታዲያ ይሙቱ እንዴ ታፍነው?"} {"id": "13744", "contents": "ዋናውን ይዘው (28) አለቃ በቀልዳቸው በመወደድም ይሁን በመፈራት የሚፈልጉትን የማግኘት እድላቸው ሰፊ ነው ይባላል። በመሆኑም አንድ ለቤተመንግስት ሰዎች ቅርብ የሆኑ ታዋቂ እመቤት ቤት በእንግድነት ይገቡና በዚህም በዚያም ብለው በድብቅ ከእመቤቲቱ ጋር ወሲብ ይፈጽማሉ። ከዚያም ለካ ባልጠረጠሩበት መንገድ ሚስጥሩ ሾልኮ ቤተክርስቲያን ከባልደረቦቻቸው ጆሮ ገብቶ ባልደረቦቻቸውን አስቆጥቷቸዋል። አጅሬ ይህን ጉድ ሳይሰሙ እንደልማዳቸው ስራቸውን ሰርተው አድረው ጠዋት አገልግሎት ሊሰጡ ወደ ቤተክርስቲያን ሲሄዱ ቀሳውስቱ ተመካክረው ከሴት ጋር አድረው መጥተው ቤተክርስቲያናችንን ሊያረክሱብን አይገባቸውም ብለው ሰድበው ያብርሯቸዋል። አለቃም ባጋጠማቸው ነገር አዝነው ከቤተክርስቲያኑ ይወጡና ካጥር ውጪ ድንጋይ ላይ ቁጭ ብለው ዳዊታቸውን እየደገሙ ሳሉ እመቤቲቱ ፈረስ ላይ ቁጭ ብለው ከነአጃቢያቸው ይመጡና ከፈረሱ ወርደው ወደ ግቢ ያመራሉ። በዚህን ጊዜ አለቃ ብድግ ይሉና «በንጉስ አምላክ ይመለሱ! ወደ ውስጥ ሊያልፉ አይገባዎትም» ብለው ይጮሀሉ። ሰው ግራ ገብቶት «ምነው አለቃ ! ምን እያሉ ነው?» ሲል እሳቸውም ምንም የሌለው ምስኪን ካልተፈቀደለት እሳቸው ዋናውን ይዘው እንዴት ሊገቡ ይችላሉ?» በማለት ለሴትየዋ በሚገባ ዘዴ ተናግረው በማሳፈር መለሷቸው ይባላል።"} {"id": "51007", "contents": "የነፋሱ ፍልሚያ በጃን ፊሊፕ ዌይል የተመራ ወይም ዳይሬክት የተደረገ የ 2019 የኢትዮጵያ ድራማ ፊልም ነው። በ 92 ኛው የአካዳሚ አዋርድስ ለምርጥ አለምአቀፍ ፊቼር ፊልም የኢትዮጵያ መግቢያ ሆኖ የተመረጠ ቢሆንም ለዕጩነት አልቀረበም ነበር። ሁለት ወንድማማቾች በየራሳቸው መንገድ ተጠምደዋል። አንደኛው አትሌት የመሆን ህልሙን አንግቧል ሌላኛው ደግም ፎቶ አንሺ። የሁለቱም ለየቅል ነው ሩጫው አንድ ቦታ ላይ እስከሚገናኙ። ^ Braun, Liz (14 September 2019). \"BRAUN: Ethiopia has Oscar fever\". Toronto Sun. በ16 September 2019 የተወሰደ. ^ ሀ ለ Holdsworth, Nick (14 September 2019). \"Oscars: Ethiopia Selects 'Running Against the Wind' for Best International Feature Category\". The Hollywood Reporter. በ16 September 2019 የተወሰደ."} {"id": "12442", "contents": "አሜሪኪየም (Americium) የንጥረ ነገሮች ሠንጠረዥ ውስጥ ኬሚካዊ ውክሉ Am ነው። አቶማዊ ቁጥሩም 95 ነው። የጥንተ፡ንጥር ጥናት (ኬሚስትሪ) በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ አሜሪኪየም የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ። (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "15262", "contents": "ልግመኛ ባሪያ መጇን ትደብቃለች የአማርኛ ምሳሌ ነው። መጅ እንግዲህ የወፍጮ ድንጋይ ነው።"} {"id": "16378", "contents": "ሽል እንደሆን ይገፋል ቂጣም እንደሆን ይጠፋል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሽል ከሆነ ይገፋል ቂጥም ከሆነ ይጠፋል"} {"id": "12466", "contents": "ዱብኒየም(Dubnium) የንጥረ ነገሮች ሠንጠረዥ ውስጥ ኬሚካዊ ውክሉ Db ነው። አቶማዊ ቁጥሩም 105 ነው። የጥንተ፡ንጥር ጥናት (ኬሚስትሪ) በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ ዱብኒየም የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ። (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "16396", "contents": "አክሱም ዩኒቨርስቲ ኢትዮጵያ ውስጥ በትግራይ ክልል አክሱም ከተማ የሚገኝ የከፍተኛ ትምህርት ተቋም ነው። ተቋሙ በ1999ዓ.ም ከተቋቋሙት አዳዲስ ዩኒቨርሲቲዎች አንዱ ነው። የአክሱም ዩንቨርስቲ በ 2006 ዓ.ም. ስድስት ኮሌጆችና ከ 50 በላይ የትምህርት ክፍሎች አሉት:: (ይህ ትምህርት ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "16414", "contents": "ማዳ ወላቡ ዩኒቨርስቲ ኢትዮጵያ ውስጥ በኦሮሚያ ክልል ባሌ ሮቤ ከተማ የሚገኝ የከፍተኛ ትምህርት ተቋም ነው። ተቋሙ በ1999ዓ.ም ከተቋቋሙት አዳዲስ ዩኒቨርሲቲዎች አንዱ ነው። (ይህ ትምህርት ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "12526", "contents": "ሬኒየም የንጥረ ነገሮች ሠንጠረዥ ውስጥ ኬሚካዊ ውክሉ Re ነው። አቶማዊ ቁጥሩም 75 ነው። የጥንተ፡ንጥር ጥናት (ኬሚስትሪ)"} {"id": "12538", "contents": "ዲሜትሪ ሜንደሊቭ (ከፌብሩዋሪ 8፣ 1834 - ፌብሩዋሪ 2፣ 1907 እ.ኤ.አ.) የኖረ ሩሲያዊ የኬሚስትሪ ተመራማሪ ነበር። በዋናነት የሚታወቀው የንጥረ ነገሮች ሠንጠረዥን በመፍጠር ነው። የጥንተ፡ንጥር ጥናት (ኬሚስትሪ) (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "13876", "contents": "ንግስት እሌኒ የአጼ ዘርዓ ያዕቆብ ሚስት ስትሆን ከንጉሱ ሞት በኋላ በሌሎች ሶስት ነገስታት ዘመን ከፍተኛ የአስተዳደር ስራ ፈጽማ በ1522 ከዚህ አለም በሞት አርፋለች። የተቀበረችውም በትልቅ ጥበብ ባሰራችው ቤ/ክርስቲያን መርጡለ ማርያም፣ ጎጃም ነው። እሌኒ የሃድያው ንጉስ መሐመድ ልጅ ስትሆን ዘርዓ ያዕቅብን ባገባች ጊዜ ክርስቲያን ሆናልች። አንዳንድ ታሪክ ጸሃፊያን (ለምሳሌ ባላዛር ቴሌዝ ፖርቱጋላዊው) ልጅ እንዳልነበራት ሲዘግቡ ፍራንሲስኮ አልቫሬዝ ግን በልብነ ድንግል ዘመን አንዱ ወንድ ልጇ ከአምባ ግሸን አምልጦ እንደነበር መዝግቧል ። አጼ ዘርዓ ያዕቆብን የተካው ልጁ ቀዳማዊ አጼ ባእደ ማርያም እናቱ ጺዮን ሞገሴ በሞተች ጊዜ እንጀራ እናቱን እሌኒን እናት ንግስት ብሎ ሾማት። ማዕረጓን በሚያስከብር ሁኔት እኩል ከንጉሱ ዘንድ አገሪቷን እንዳስተዳደረች የታሪክ ተመራማሪወች ይጽፋሉ ። አጼ እስክንድር ባዕደማሪያምን ሲተካ እናት ንግስቲቱ ከቤተመንግስቱ እንድትገለል ራስአምደ ሚካኤል አድርጎ ነበር። በዚህ ምክንያት በ1486 ይህ ንጉስ ከስልጣን እንዲወርድ በተደረገው ሴራ ከተካፈለች በኋላ በማንኛውም የቤተመንግስት አስተዳደር ስርዓት ውስጥ እስከ እለተ ሞቷ ተካፍይ ሆናልቸ። በአጼ ናኦድ ጊዜም ከፍተኛ ተሰሚነት ነበራት። ናኦድ ጦርነት ላይ ሲሞት ልብነ ድንግልን እሷ እና አቡነ ማርቆስ 8ኛ ንጉስ እንዳረጉት አልቫሬዝ መዝግቧል\" ። የፖርቹጋሉን ፔሮ ዳ ካቭላ ምክር በመስማት በዘመኑ እያየለ የሄደውን የኦቶማን ቱርኮች ሃይል ግምት ውስጥ በማስገባት ፖርቹጋሎች ለልብነ ድንግል እርዳታ እንዲያረጉ በምቲወስ በኩል መልዕክት የላከች ይችው ንግስት ነበረች ። የልብነ ድንግል ዋና ሞግዚት ሆና ከእናቱ ናኦድ ሞገሴና ከወጣቱ ንጉስ ዘመድ የጎጃሙ ራስ ደሳለኝ በመሆን ልብነ ድንግል እድሜው እስኪ ጎለምስ አገሪቱን አስተዳድራለች። በጎጃም ክፍል ሃገርም በጣም ሰፊ የሆነ ርስት እንደነበራት አልቫሬዝ ይዘግባል."} {"id": "16486", "contents": "ዘመናዊ ምስል ንጉሱ እየቆፈሩ መንገድ ሲያሰሩ፡ 1852 ዓ.ም. ንጉሱ ሰራዊታቸው አባይ ወንዝን ሲሻገር ሲቆጣጠሩ አጼ ቴዎድሮስ 01510-22.jpg የንጉሱ ቁጣ ሲነድ የዓፄ ቴዎድሮስ ወታደሮች (1830ወቹ) አጼ ቴዎድሮስና አንበሶቻቸው የዚያው ዘመን አዝማሪ ፎቶ፣ 1860 ዓ.ም አቡነ ሰላማ ሴቫስቶፖል መድፍ ቴዎድሮስን ብሪታንያ ስትወጋ የሚያሳይ ካርቱን፡ የሁለቱን የአለባበስ ስልት ያስተውሉ የፈረንሳይ ጋዜጣ ካርቱን - 1859 ዓ.ም. ፡ በንጉሱና በብሪታኒያ ያለውን ጥል የሚዘግብ አውሮጳዊ የቴዎድሮስ እስረኞች ሴባስቶፖል የተሰኘው መድፍ ወደ መቅደላ ምሽግ ሲጎተት ሮበርት ናፒየር በሰሜኑ ኢትዮጵያ ሮበርት ናፒየር በአዲግራት የመቅደላ ምሽግ መቅደላ ቆቂት በር፣ መቅደላ በ1860 የናፒየር ሰራዊት የመቅደላን ምሽግ ሲወጣ ንጉሱ ሽጉጣቸውን ሲጎርሱ አጼ ቴዎድሮስ ልክ ከሞቱ በኋላ መጋቢት 13፣ 1860 የተሳለ የራሳቸው ምስል ንጉስ ቴዎድሮስ በሞቱበት፣ 1860 ዓ.ም. ቴዎድሮስ መጀመሪያ የተቀበሩበት የመቅደላው መድሃኔ አለም ቤተክርስቲያ የእንግሊዝ ወታደሮች በመቅደላ ማማ መቅደላ በእንግሊዝ ሰራዊት ሲቃጠል፣ 1860 ዓ.ም. የናፒየር ሰራዊት ከመቅደላ የዘረፈውን ቅርስ ይዞ ወደ ምጽዋ ሲንቀሳቀስ የቴዎድሮስ ሰራዊት ከመቅደላ ጦርነት በኋላ ሲበታተን የእቴጌ ጥሩወርቅ ውቤ ቀሚስ -- በብሪታኒያ ቤተ መዘክር ልጅ አለማየሁ ልጅ አለማየሁ ልጅ አለማየሁ ልጅ አለማየሁ ልጅ አለማየሁ ልጅ አለማየሁ ፎቶ ላይ የሚታየው የቴዎድሮስ ጋሻ ባሁኑ ዘመን"} {"id": "12820", "contents": "የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የኢትዮጵያ እግር ኳስ አስተዳዳሪ አካል ነው። በ1943 እ.ኤ.አ. የተመሠረተ ሲሆን፣ በ1953 እ.ኤ.አ. የፊፋ፣ እንዲሁም በ1957 እ.ኤ.አ. የካፍ (CAF) አባል ሆነ። ይህ አካል የብሔራዊ እግር ኳስ ሊግን እና የኢትዮጵያ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድንን ያቀናጃል። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "13984", "contents": "አክሱም ጽዮን (ርዕሰ አድባራት ቅድስተ ቅዱሳን ድንግል ማርያም ፅዮን) አክሱም ትግራይ የምትገኘው ቤ/ክርስቲያን ስትሆን ወደ ኢትዮጵያ ክርስትናን ለመጀመሪያ ይዞ በገባው በአቡነ ሰላማ ዘመን የተገነባች ጥንታዊ ቤ/ክርስቲያን ነች። አሁን የሚገኘው የአክሱም ጽዮን ቤተ ክርስቲያን ሕንጻ በዓፄ ኃይለ ሥላሴ የተሠራ ነው።"} {"id": "15478", "contents": "ምን ቢያርሱ እንደጎመን አይጎርሱ የአማርኛ ምሳሌ ነው። == ትርጉሙ ==ሕይወት"} {"id": "15484", "contents": "ሞት ቢዘገይ ነው የምሄደው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "13996", "contents": "ራስ ደስታ ዳምጠው (1896 - የካቲት 24 ቀን 1937 እ.ኤ.አ.) በኢትዮጵያ ከፍተኛ ጀብዱ ፈጽመው በጣሊያን ጦር ተማርከው የተገደሉ አርበኛ ነበሩ። ከድል በኋላም ከተቀበሩበት ወጥተው በመንበረ ፀባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል፣ አዲስ አበባ ተቀብረዋል። ራስ ደስታ ዳምጠው ..ጣልያንኖች ሊገድሏቸው ራስ ደስታ ዳምጠው (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "16534", "contents": "ቀና ሲታጣ ይመለመላል ጎባጣ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ቀና ቢታጣ ይመለመላል ጎባጣ"} {"id": "16540", "contents": "ቀን ስው መስሎ ማታ ጅራት አብቅሎ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሰው መሳይ በሸንጎ"} {"id": "51343", "contents": "(ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "16558", "contents": "ቀን እስኪወጣ ያባቴ ገበሬ ያግባኝ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "16564", "contents": "ቀን እንደተራዳ ሌት እንደ ግርግዳ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "16570", "contents": "ቀን የጎደለበት ጠገራ አይጥ ይበላዋል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "16600", "contents": "ቁም እንደአላማ ቁረጥ እንደጫማ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "16612", "contents": "ቁንጥጫ ይሻላል ከግልምጫ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ከፍትፍቱ ፊቱ"} {"id": "16618", "contents": "ቁጥቋጦ ሲያድግ ዛፍ ይሆናል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ይቺ ባቄላ ካደረች አትቆረጠምም"} {"id": "16636", "contents": "እንጨት ጠንካራ ቃጫማ የዕጽዋት አካል ነው። ይህ አካል በብዙ እጽዋቶች ላይ የሚገኝ ሲሆን ለብዙ መቶ አመታት ለነዳጅነት እንዲሁም ለግንባታ መሳሪያነት ሲጠቅም ቆይቷል።"} {"id": "16648", "contents": "ሀይሉ ዲሣሣ ታዋቂ ኢትዮጵያዊ የኦሮምኛ ድምፃዊ፣ የግጥምና ዜማ ደራሲ እና ተዋናይ ነው። ሀይሉ ዲሣሣ በ፲፱፻፵፯ ዓ.ም. በወለጋ ክፍለ ሀገር ልዩ ስሙ ዳሌ ዳርቦ ጃሮ ቱሉ ሰዓ በሚባለው በቄለም አውራጃ በደምቢ ዶሎ ከተማ ተወለደ። ሀይሉ ዲሣሣ በ፲፱፻፷፮ ዓ.ም. በሀገር ፍቅር ቲያትር በመቀጠር የኦሮምኛ ግጥምና ዜማን በመድረስ የተለያዩ ባህላዊና ዘመናዊ ዜማዎችን ተጫውቷል። ከዚህ በተጨማሪም በተለያዩ ድራማዎች ላይ በተዋናይነት ተሳትፏል። በተቀጠረበት በሀገር ፍቅር ቲያትር ቤትም በማገልገል ላይ ይገኛል። ሀይሉ ዲሣሣ ሰባት የተለያዩ የኦሮምኛ ካሴቶችን አሳትሟል። ናሽናል ቢብሊዮግራፊ ቡድን፣ የአንጋፋ አርቲስቶች መዝገበ የሕይወት ታሪክ፣ መጋቢት ፳፻፣ ገጽ 20 (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "16660", "contents": "ቁፍ ቁፍ አሰኘሽ እንደቄብ ዶሮ ለመከራ ላሳርሽ ኖሮ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "19522", "contents": "ነገሩ ነገር ነው ውስጡ ጉራንጉር ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "19528", "contents": "ነገር ለበለጥ ውድማ ለመለጥ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "19540", "contents": "ነገር በሆዴ እየተመኘሁ ቢከፍቱት ተልባ ሆኜ ተገኘሁ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "19546", "contents": "ነገር በምሳሌ ጠጅ በብርሌ ዜማ በሀሌ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "19552", "contents": "ነገር በወቀሳ በደል በካሳ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "19558", "contents": "ነገር በዳኛ ሚዶ በእረኛ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "16708", "contents": "ቅቤ መዛኝ ድርቅ ያወራል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያንድን ነገር ዋጋ ክፍ ለማድረግ በብዛት አለመገኘቱን ማስታወስ ትልቅ ስልት ነው"} {"id": "16714", "contents": "ቅል በአገሩ ድንጋይ ይሰብራል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዱባ ባገሩ ድንጋይ ይሰብራል"} {"id": "16720", "contents": "ቅን በቅን ከማገልገል ፊት ለፊት ማውደልደል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "16726", "contents": "ቆላና ደጋ እመቤትና አልጋ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "16750", "contents": "በሞኝ ክንድ የዘንዶ ጉድጓድ ይለኩበታል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "16756", "contents": "በሰው ምድር ልጇን ትድር የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "16762", "contents": "በሽታውን የደበቀ መፍትሄ አያገኝም የአማርኛ ምሳሌ ነው። በሽታውን የደበቀ መድሃኒት አይገኝለትም"} {"id": "16768", "contents": "በር ተንቀሳቃሽ መዋቅር ሲሆን የሚያገለግለውም ወደ የተወሰነ ክልል የተዘጋጀን መግቢያ ለመዝጋት ወይም ለመክፈት ነው። ይህ መዋቅር ለመከፈት ወይንም ለመዘጋት እንዲመች የሚገጠምለት ማጠፊያ አለው። ምስልq"} {"id": "52003", "contents": "በዲጂታል ኮምፒውተሮች ውስጥ፣ ኢንተራፕት ማለት ከሶፍትዌሩ ትኩረት የሚፈልግ ክስተት በሚኖርበት ወቅት ፕሮሰሰሩ የሚሰጠው ምላሽ ነው። የኢንተራፕት ሁነት ፕሮሰሰሩ በማሳወቅ፣ ሲፈቀድለት አሁን ላይ እየሰራ ያለን ኮድ ፕሮሰሰሩ እንዲያቋርጥ በማድረግ፣ ሁነቱ ጊዜውን በጠበቀ መልኩ እንዲከናወን ያደርጋል። ጥያቄው ተቀባይነት ካገኘ፣ ፕሮሰሰሩ የአሁን ላይ ስራዎቹን በማስቆም መልስ ይሰጣል፣ ስቴቱን ያስቀምጣል፣ እና ኢንተራፕት ሃንድለር"} {"id": "52261", "contents": "መለጠፊያ:መዋቅር ኩባንያ ማክዶናልድ በ 1940 በሳን በርናርዲኖ ፣ ካሊፎርኒያ ፣ ዩናይትድ ስቴትስ ውስጥ በሪቻርድ እና በሞሪስ ማክዶናልድ የሚተዳደር ሬስቶራንት ሆኖ የተመሰረተ የአሜሪካ ሁለገብ ፈጣን ምግብ ኮርፖሬሽን ነው። ንግዳቸውን እንደ ሀምበርገር እንደገና አስጠመቁ፣ በኋላም ድርጅቱን ወደ ፍራንቻይዝ ቀየሩት፣ ወርቃማው ቅስቶች አርማ በ1953 በፎኒክስ፣ አሪዞና በሚገኝ ቦታ ተጀመረ። እ.ኤ.አ. በ1955 ሬይ ክሮክ የተባለው ነጋዴ ኩባንያውን እንደ ፍራንቻይዝ ወኪል ተቀላቀለ እና ሰንሰለቱን ከማክዶናልድ ወንድሞች ገዛ። ማክዶናልድ የቀድሞ ዋና መሥሪያ ቤቱን በኦክ ብሩክ፣ ኢሊኖይ ነበረው፣ ነገር ግን ዓለም አቀፉን ዋና መሥሪያ ቤቱን በሰኔ 2018 ወደ ቺካጎ አዛወረው። ማክዶናልድ በገቢ በዓለም ትልቁ የሬስቶራንት ሰንሰለት ሲሆን ከ69 ሚሊዮን በላይ ደንበኞችን በየቀኑ ከ100 በላይ ሀገራት በ37,855 ማሰራጫዎች እስከ 2018 እያገለገለ ነው። ምንም እንኳን ማክዶናልድ በሀምበርገር፣ በቺዝበርገር እና በፈረንሣይ ጥብስ በብዛት የሚታወቅ ቢሆንም የዶሮ ምርቶችን፣ የቁርስ እቃዎችን እና ለስላሳዎችን ያቀርባሉ። መጠጦች, የወተት ሻካራዎች, መጠቅለያዎች እና ጣፋጭ ምግቦች. ኩባንያው የደንበኞችን ጣዕም በመቀየር እና በምግባቸው ጤናማነት ምክንያት ለሚያመጣቸው አሉታዊ ምላሽ ሰላጣ፣ አሳ፣ ለስላሳ እና ፍራፍሬ ጨምሯል። የማክዶናልድ ኮርፖሬሽን ገቢዎች ከኪራይ፣ የሮያሊቲ ክፍያ እና ፍራንቸዚዎች ከሚከፍሏቸው ክፍያዎች እንዲሁም በኩባንያው በሚተዳደሩ ሬስቶራንቶች ውስጥ ከሚሸጡት ሽያጭ የሚመጡ ናቸው። እ.ኤ.አ. በ 2018 የታተሙ ሁለት ሪፖርቶች እንደሚያመለክቱት ማክዶናልድ 1.7 ሚሊዮን ሠራተኞች ያሉት (ከዋልማርት ጀርባ 2.3 ሚሊዮን ሠራተኞች ያሉት) በዓለም ሁለተኛው ትልቁ የግል ቀጣሪ ነው። እ.ኤ.አ. ከ2020 ጀምሮ ማክዶናልድ ዘጠነኛ-ከፍተኛው የአለም የምርት ስም ግምገማ አለው።"} {"id": "52279", "contents": "Ethiopian Shipping and Logistics Services Enterprise (ESLSE) (የኢትዮጵያ ባህር ትራንስፖርትና ቲቪቲስቲክስ አገልግሎት ድርጅት)፣ በገበያ የሚታወቀው Ethiopian Shipping Lines (የኢትዮጵያ የባህር ማዶ ምልክቶች) ብሔራዊ የኢትዮጵያ ጭነት ማጓጓዣ ነው። እ.ኤ.አ. በ1964 የተመሰረተችው በ1993 የኤርትራ ነፃነትን ተከትሎ ኢትዮጵያ የባህር በር የሌላት ሀገር ብትሆንም ስራዋን መቀጠሏ የሚታወስ ነው። ዋና መሥሪያ ቤቱ አዲስ አበባ ቢሆንም ዋና መቀመጫው አሁን የጅቡቲ ወደብ እና በርበራ በሶማሌላንድ (የቀድሞው አስመራ፣ ኤርትራ) ነው። በ1952 ኤርትራ (የቀድሞው፡ ኢጣሊያ ኤርትራ) ከኢትዮጵያ ጋር በፌደሬሽን ስትጠቃለል ኢትዮጵያ በቀይ ባህር ላይ የባህር ዳርቻን አገኘች።ነገር ግን የኢትዮጵያ የባህር ማጓጓዣ መስመር ታውረስ ፔሪን ከተባለ የአሜሪካ ኩባንያ ጋር በጥምረት የተቋቋመው በ1965 ነው። የኢትዮጵያ አየር መንገድን ለማስተዳደር ከTWA ጋር በተደረገው ስምምነት መሰረት አንድ የኔዘርላንድ ኩባንያ የባቡር መስመሩን እንዲያስተዳድር ውል ገባ። በ1966 ንግሥተ ሳባ፣ የይሁዳ አንበሳ እና ላሊበላ በሚባሉ ሦስት መርከቦች ሥራ ተጀመረ። እ.ኤ.አ. በ1967 የስዊዝ ካናል ሲዘጋ ኩባንያው በእስራኤል እና በግብፅ መካከል በተፈጠረው አለመግባባት እና የስዊዝ ካናል እስኪከፈት ድረስ መርከቦች በአፍሪካ አህጉር መዞር ነበረባቸው። ለእንደዚህ አይነት ረጅም ጉዞዎች የመርከቦቹ መጠን ተገቢ አልነበረም, እና ኩባንያው ኪሳራ ደርሶበታል. የኢትዮጵያ ኢምፓየር ካበቃ በኋላ ለሶሻሊስት ኢትዮጵያ መንገድ ሰጠ፣ በዚህም ኩባንያው የአሜሪካ ዋና ከተማ መሆን አቁሞ ግዛት ሲሆን በ1978 ድርጅቱ ስራውን አብቅቶ ዋና ዋና መርከቦቹን ወደብ ትቶ እስከ 1989 ዓ.ም. አገልግሎቱ ሲቀጥል."} {"id": "16918", "contents": "ፈረሱም ይኸው ሜዳውም ይኸው የአማርኛ ምሳሌ ነው። እድል ተሰጠኽ፣ በል ችሎታህን አሳይ።"} {"id": "16930", "contents": "ፈሩ ፈሩ ማጀት አደሩ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ፍርሃት ለውርደት"} {"id": "16942", "contents": "ፈሪ ውሀ ውስጥ ያልበዋል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ፈሪ ውሃ ውስጥ ያልበዋል"} {"id": "16948", "contents": "ፈርተው ድንጋይ ሲጥሉ ጅብ ወጣ ከዱሩ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "9592", "contents": ""} {"id": "20008", "contents": "*ግምጃ ቤት ማርያም *ፋሲል መዋኛ *ፋሲል ቤተክርስቲያን *ድልድይ *ቋል (ጋብቻ)ቤት *እልፍኝ ጊዮርጊስ *አጣጣሚ ሚካኤል *የፈረሰኞች አለቃ ቤት *ራስ ግምብ ምንትዋብ ግምብ* በካፋ ግምብ * *ፈረስ ቤት ፋሲል ግምብ* አዋጅ መንገሪያ* ክረምት ቤት* *ዳዊት ፫ ዙፋን ቤት *አምበሶች ቤት *ዮሐንስ ጽሕፈት ቤት *ዮሐንስ ቤተመጻሕፍት *አዋጅ ነጋሪ *ጃን ተከል ዋርካ *ትንሹ የፋሲል ግምብ ታላቁ እያሱ (ኮርቻ)ግምብ * *ሰሜን አደባባይ ተክለ ሃይማኖት ዮሐንስ ቤተመጻሕፍት በፋሲልደስ ልጅ በቀዳማዊ አጼ ዮሐንስ የተገነባ ቤተመጻሕፍት ሲሆን በፋሲል ግቢ ይገኛል።"} {"id": "20020", "contents": "ነገር ወዳድ ሰው ከመንገድ ዳር ቅበሩኝ ይላል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የነገረኛን ሰው ጠባይ አጋንኖ የሚያወጣ አባባል።"} {"id": "13024", "contents": "ኢትዮጵያ ውስጥ የሚሰራ የምግብ አይነት ሲሆን፣ የሚሰራውም ከእንቁላል ነው።"} {"id": "13030", "contents": "ኢትዮጵያ ውስጥ የሚሰራ የምግብ አይነት ሲሆን፣ የሚሰራውም ከስንዴ ዱቄት፣ ዘይት እና ስኳር ነው። ድብልቁ ውሃ ተጨምሮበት ከተቦካ በኋላ በረጃጅሙ ይድቦለቦልና በትናንሹ ተቆርጦ ይቆላል።"} {"id": "13042", "contents": "ፎሶሊያ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚሰራ የምግብ አይነት ሲሆን፣ የሚሰራውም ከአደንጓሬና ከካሮት ነው።"} {"id": "9664", "contents": "ኮንጎ ሪፑብሊክ ኮንጎ ዲሞክራቲክ ሪፑብሊክ ኮንጎ ወንዝ"} {"id": "9718", "contents": "አልማዛን (Almazán) በእስፓንያ በካስቲል ኢ ሌዮን ክፍላገር ሶሪያ አውራጃ 41°29′ ሰሜን ኬክሮስ እና 2°32′ ምዕራብ ኬንትሮስ የተገኘ ከተማ ነው። በ1996 ዓ.ም. ሕዝብ መቆጠሪያ መሠረት ከተማው 5,755 ኗሪዎች አሉት። Recorrido fotográfico por San Miguel de Almazán"} {"id": "20122", "contents": "ትንኝም ለሆዱ ዝሆንም ለሆዱ ተያይዘው ወደ ወንዝ ወረዱ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "13066", "contents": ""} {"id": "17416", "contents": "ዋርነር ብሮስ. (በእንግሊዝኛ Warner Bros.) የሆነ የአሜሪካ የተንቀሳቃሽ ምስል እና የቴሌቪዥን ዝግጅቶች አቅራቢ ድርጅት ነው። ይህ ድርጅት በስሩ የሚያስተዳድራቸው በርካታ ድርጅቶች ሲኖሩ ከነዚህም ውስጥ ዋርነር ብሮስ. ስቱዲዮስ (Warner Bros. Studios)፣ ዋርነር ብሮስ. ፒክቸርስ (Warner Bros. Pictures)፣ Warner Bros. Interactive Entertainment፣ ዋርነር ብሮስ. ቴሌቪዥን (Warner Bros. Television)፣ ዋርነር ብሮስ. አኒሜሽን (Warner Bros. Animation)፣ ዋርነር ብሮስ. ሆም ቪዲዮ (Warner Home Video)፣ ንዩ ላይን ሲኒማ (New Line Cinema)፣ TheWB.com እና ዲሲ ኮሚክስ (DC Comics) ይጠቀሳሉ።"} {"id": "20434", "contents": "እንጨት ቢያነዱት አመድ ቃጫ ቢፈትሉት ገመድ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "13084", "contents": "ቆሎ የሚባለው ምግብ ከገብስ ወይም ስንዴ፣ ሽምብራና አልፎ አልፎም ሱፍ የሚሰራና በመቆርጠም የሚበላ ነው።"} {"id": "20458", "contents": "እውር ምን አይቶ ደንቆሮ ምን ሰምቶ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20464", "contents": "እውር ሲወበራ በሸማው ላይ አራ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20662", "contents": "ከቁርባን ውጭ ክርስትና የአማርኛ ምሳሌ ነው። ከቁርባን ውጭ ክርስትና የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20668", "contents": "ከባልሽ ባሌ ይበልጣል ማይክሮዌቭ አበድሪኝ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ከባልሽ ባሌ ይበልጣል ማይክሮዌቭ አበድሪኝ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20674", "contents": "ከነገረኛ ሰው ስንቅ አይደባልቁም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ከነገረኛ ሰው ስንቅ አይደባልቁም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20488", "contents": "እውነትና ሀቅ እያደር ይጠራል እንደ ወርቅ የአማርኛ ምሳሌ ነው። እውነትና ሀቅ እያደር ይጠራል እንደ ወርቅ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20494", "contents": "እየሰለሉ እድሜ መቁጠር የአማርኛ ምሳሌ ነው። እየሰለሉ እድሜ መቁጠር የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20500", "contents": "እየታጠቡት ያድፋል እየመከሩት ያጠፋል የአማርኛ ምሳሌ ነው። እየታጠቡት ያድፋል እየመከሩት ያጠፋል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20506", "contents": "እየጠጡ ዝም የጋን ወንድም የአማርኛ ምሳሌ ነው። እየጠጡ ዝም የጋን ወንድም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "10270", "contents": "ዓለማየሁ አልቤ አጊሮ በደቡብ ኢትዮጵያ የተወለዱ ታዋቂ ሰው ናቸው። አቶ ዓለማየሁ ሳሊኒ ኮስትራቶሪ በተባለው በአንድ የጣሊያን የስራ ካምፓኒ ባለስልጣን ሆነው በተለያዩ አገሮች በኃላፊነት ሰርተዋል። አቶ ዓለማየሁ በበጎ አድራጊነትና ብዙ ድሃ ኢትዮጵያዊያን በመርዳት የሚታወቁ ሲሆን የመጀመሪያ ድግሪያቸውን በአሜሪካን አገር ተቀብለው ኑሮአቸውንም እዚያው አርገዋል። አቶ ዓለማየሁ ባለትዳርና የሁለት ወንድ ልጆች አባት ናቸው።"} {"id": "10282", "contents": "አቶ ዮሓንስ ጎዳና በደቡብ ኢትዮጵያ የተወለዱ ስመ ጥርና አንቱ የተባሉ ምሑር ሲሆኑ፣ ለ30 ዓመታት በተለያዩ የመንግስት ስራ በኃላፊነት የሰሩ ሲሆን፣ My life with diabetes የተባለ አስተማሪ መጽሓፍ ጽፈዋል።"} {"id": "10384", "contents": "እባብ የእንስሳ አይነት ነው። እባብ ተናዳፊ በመሆኑ በሰዎች ዘንድ እጅግ ይፈራል። ሰዎች ላይ የመንደፍ አዳጋ ካደረሰ በኋላ በፍጥነት ስለሚያሳብጥ ያበጠውን አካል በስለት ከፍቶ ካላስታገሱት ለሞት ሊያጋልጥ ይችላል። (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "20776", "contents": "ውሀ ቢጠቅምህም ማእበሉን አትመኝ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ውሀ ቢጠቅምህም ማእበሉን አትመኝ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "13126", "contents": "ገበሬ መሬት አርሶ ዘር ዘርቶ እህልን የሚያላምድና የሚያመርት ማለት ነው።"} {"id": "13132", "contents": "ራስ ማለት በጥንቱ ዘመን ኢትዮጵያኖች ይጠቀሙበት የነበረ የማዕረግ ስም ነው። ራስ አበበ አረጋይ ራስ ተፈሪ ራስ መኮንን"} {"id": "17716", "contents": ""} {"id": "10510", "contents": "ኤምፒ3 ድምፅን ወይም ዘፈንን በኮምፒውተር ላይ ማስቀመጫ ፎርማት ነው። ቴክኖሎጂው ከተፈጠረ ፳ ዓመት ገደማ ይሆነዋል። በብዛት በዘፈን ማጫዎቻዎች እንዲሁም ለድረ ገጽ ራዲዮዎች፣ ለፖድካስት ማጫዎቻዎች ይጠቅማል። ዋና ጥቅሙና ተወዳጅ ያደረገው ነገር ብዙ የድምፅ መረጃን፣ዘፈን በጣም ጥቂት በሆነ ቦታ ለማስቀመጥ ያስችላል። ለምሳሌ 20(፳) ገደማ የሚሆን ሲዲ ከኤምፒ3 የዘፈን ፎርማት ውጭ የተዘጋጀ ሲዲ ኤምፒ3 የዘፈን ፎርማት በመጠቀም በአንድ ሲዲ ልናዘጋጀው እንችላለን።ይህ ማለት ወደ 200(፪፻) ዘፈኖችን በአንድ ሲዲ ማስቀመጥና ማጫዎት ማለት ነው። የኤምፒ3 ማጫዎቻዎች ሙዚቃውን የሚያከማችበት የተለያየ ዘዴ አለው። አይነቶቹም የሚከተሉት ናቸው። ሶሊድ ስቴት(ፍላሽ ዲስክ) አይነት የኤምፒ3 ማጫዎቻ። ሐርድ ዲስክ አይነት የኤምፒ3 ማጫዎቻ። ባለ ሲዲ አይነት የኤምፒ3 ማጫዎቻ። አይፖድ(ipod) አፓሰር(Apacer) ሶኒ(Sony) የማይክሮሶፍት ዙን (Zune from Microsoft) የክሬቲቭ ዜን( Creative Zen)"} {"id": "10882", "contents": "ታላቅ የአናባቢ መፈራረቅ በ15ኛው ክፍለ ዘመን አካባቢ በእንግሊዝኛ አጠራር ላይ የደረሰ የድምጽ ለውጥ ነበር። በዚህ ለውጥ ሳቢያ የእንግሊዝኛ ረጅም አናባቢዎች አጠራር ከሌሎች ልሳናት (እንደ እጣልኛ፣ ፈረንሳይኛ ወዘተ) እጅግ ይለያል። ስለዚህ፦ 'time' (ጊዜ) የሚለው ቃል ከ1400 ዓ.ም. በፊት «ቲም» ሆኖ ቢያሰማ፤ ዛሬ ግን «ታይም» ያሰማል። 'see' (ማየት) '' '' '' '' '' '' «ሴ» '' '' '' '' '' «ሲ» '' '' ። 'name' (ስም) '' '' '' '' '' '' «ናም» '' '' '' '' '' «ኔይም» '' '' ። 'house' (ቤት) '' '' '' '' '' '' «ሁስ» '' '' '' '' '' «ሃውስ» '' '' ። 'moon' (ጨረቃ) '' '' '' '' '' '' «ሞን» '' '' '' '' '' «ሙን» '' '' ። ከዚህ ዋና ለውጦች ጭምር አንዳንድ ሌሎች ትንንሽ የድምጽ ለውጦች ደረሱ። እንዲሁም ዘመናዊ እንግሊዝኛ 'more' /ሞር/ («ተጨማሪ») ከ6 መቶ አመታት በፊት 'māra' /ማረ/ እንደ ነበር እርግጥኛ ነው። ከለውጡ በፊት የላቲን ፊደል ዋና ዋና አናባቢዎች (a, e, i, o, u) እንደ ላቲን፣ እንደ ጣልኛ፣ እንደ ሌሎቹም ልሳናት «ኣ፣ ኤ፣ ኢ፣ ኦ፣ ኡ» ይሰሙ ነበር። ከለውጡ በኋላ እነኚህ ድምጾች ረጅም ሲሆኑ ወደ «ኤ፣ ኢ፣ አይ፣ ኡ (oo)፣ አው (ou)» ተሻገሩ። ለውጡ የደረሰበት ምክንያት በ1400-1500 ዓ.ም. ግድም በእንግሊዝ የተነሣው ትውልድ ከወላጆቻቸው አነጋገር ለመለየት አዲስ ቄንጥ ስለ ፈለጉ ነው። The Great Vowel Shift website ምሳሌዎች በድምጽ ፋይሎች wikt:Wiktionary:የእንግሊዝኛ ቅድመ-ታሪካዊ አመጣጥ - ሷዴሽ ዝርዝር"} {"id": "11038", "contents": "ታምራት ላይኔ የኢትዮጵያ ፖለቲካ ሰው ነበሩ። ደርግን ለማስወገድ በተደረገው የትጥቅ ትግል፣ መጀመርያ የኢህአፓ ታጋይ፤ ከዛም ኢህአፓ ሲዳከም፤ ኢህድን (የኢትዮጵያ ህዝቦች  ዲሞክራቲክ ንቅናቄ) መስራችና አመራር ነበሩ። ቆራጥ የወታደራዊ አመራርና ጎበዝ ገጣሚ እንደነበሩ የትግል አጋሮቻቸው ይመሰክራሉ። የኢሕአዴግ መንግሥት ጠቅላይ ሚኒስትር በመሆን ሲሠሩ ከቆዩ በኋላ በሙስና ተከስሰው የ18 ዓመት ጽኑ እስራት ተፈረደባቸው። ከ18ቱ ዓመት 12ቱን ከጨረሱ በኋላ በታኅሣስ ወር አጋማሽ 2001 ዓመተ ምሕረት በአመክሮ ተፈቱ። በእስር ቤት በቆዩበት ጊዜ ከከሃዲነት ወይም አምላክ የለሽነት ወደ አማኝነት የተለወጡ ሲሆን ሲፈቱ የመሰከሩትም ይህንኑ ነበር። አንዳንድ ወሬዎች እንደሚናፈሱት ሆነ ግን 12 ጻመት ወሀኒ ያወረዳቸው ሙሰና ብቻ ሳይሆን የፖለቲካ ሽኩቻም ነው ይባላል። ዜና በኢ.ቴቪ. (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "20950", "contents": "የሀምሌን ውሀ ጥም የህዳርን ራብ የሚያውቅ ያውቀዋል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሀምሌን ውሀ ጥም የህዳርን ራብ የሚያውቅ ያውቀዋል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20968", "contents": "የለመኑትን የማይረሳ የነገሩትን የማይረሳ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የለመኑትን የማይረሳ የነገሩትን የማይረሳ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "18520", "contents": "ኡልትራ አጭር አቆጣጠር (አብልጦ አጭር አቆጣጠር) ማለት በታሪክ ሊቃውንት ከተገመቱት የጥንት (ከ1000 ዓክልበ. በፊት) ዘመን አቅጣጠሮች መካከል አንዱ ነው። ከ1000 ዓክልበ. ያሕል በኋላ ለሆነው ታሪክ፣ በተወሰነ አመት ይህ ድርጊት ሆነ ለማለት በጣም አጠያያቂ አይደለም። ከዚያ አስቀድሞ ግን መዝገቦች በካሳውያን ዘመን ጥቂት ስለ ነበሩ፣ ትንሽ 'ጨለማ ዘመን' ተብሏል። በ«ኡልትራ አጭር አቆጣጠር» ዘንድ፣ በ1507 ዓክልበ. የሐቲ (የኬጥያውያን) ንጉስ 1 ሙርሲሊ ባቢሎንን ዘረፈ፤ ከዚያ ካሳውያን ከተማውን ይዘው ስሙን ካራንዱንያሽ አሉት። የባቢሎን መጨረሻ ንጉሥ ሳምሱ-ዲታና ለ31 ዓመታት የነገሠ ቢታወቅም፣ የባቢሎን (ካርንዱንያሽ) መጀመርያ ካሳውያን ነገሥታት (እስከ 1 ካዳሽማን-ኤንሊል ድረስ፣ 1383-1368) ግን ስንት አመታት እንደ ነገሡ በትክክል ስላልተገኘ፣ የባቢሎን ውድቀት አመት በትክክል ለመወሰን ለረጅም ጊዜ አልተቻለም ነበር። ዳሩ ግን በንጉሥ አሚ-ሳዱቃ ዘመን በ8ኛው ዓመት የዘሃራ ሁኔታና አቀማመጥ በደንብ ስለ ተመዘገበ፣ ይህ የታሪክ ሊቃውንት ዘመኑን ለመወሰን ረድቷል። ስለዚሁ የሥነ ፈለክ ቁጠራ፣ የአሚ-ሳዱቃ 8ኛው አመት ወይም በ1702፣ በ1646፣ በ1582፣ ወይም በ1550 ዓክልበ. እንደ ተከሠተ ታወቀ። ዛሬ የብዙ አገራት ታሪክ ሊቃውንት «መካከለኛ አቆጣጠር» የተባለውን ሲቀበሉ፣ የአሚሳዱቃ 8ኛው አመት በ1646 እና የባቢሎን ውድቀት በ1603 ዓክልበ."} {"id": "18526", "contents": "ዛምቢያ ከ1749 እስከ 1747 ዓክልበ. ድረስ የኢሲን ንጉሥ ነበረ። በሱመር ነገሥታት ዝርዝር መሠረት ለ3 አመት ብቻ ነገሠ። ከተገኙትም የአመት ስሞች የተነሣ ከ2 ወይም 3 አመት በላይ እንዳልነገሠ ይመስላል። ዛምቢያ ኤንሊል-ባኒን ተከተለው። በመጨረሻው አመት (1747 ዓክልበ.)፣ የተፎካካሪውን ከተማ ላርሳን ሃይል ለመቃወም ዛምቢያ ከባቢሎን፣ ኤላምና ካዛሉ ጋር ተባበረ፤ የላርሳ ንጉሥ ሲን-ኢቂሻም ግን ድል አደረጋቸው። ከዚያ በኋላ ኢተር-ፒሻ ዛምቢያን በኢሲን ተከተለው። የዛምቢያ ዓመት ስሞች"} {"id": "11398", "contents": "ምዕተ አመታት: 19ኛ ምዕተ አመት - 20ኛ ምዕተ አመት - 21ኛ ምዕተ አመት አሥርታት: 1900ዎቹ፤ 1910ሮቹ፤ 1920ዎቹ፤ 1930ዎቹ፤ 1940ዎቹ፤ 1950ዎቹ፤ 1960ዎቹ፤ 1970ዎቹ፤ 1980ዎቹ፤ 1990ዎቹ፤ 2000ዎቹ ዘመናት: 1970 1971 1972 1973 1974 1975 1976 1977 1978 1979"} {"id": "11440", "contents": "ዴራ አርሲ ክፍለ ሃገር በዶዶታ ስሬ ወረዳ ከናዝሬት 25 ኪ.ሜ. ደቡብ የምትገኝ ከተማ ናት። በአብዛኛው ሞቃታማ የአየር ንብረት ያላት ሲሆን በአንድ ከፍተኛ እና በሁለት ቀበሌዎች የተከፋፈለች ከተማ ናት።ስሬ ከናዝሬት 40 ኪሎሜትር በደቡብ ምስራቅ የምትገኝ ከተማ ስትሆን የተለያዩ እምነቶች አማርኛና አፋን ኦሮሞ የሚነገርባት አየር ንብረቷም ወይን አደጋ በስንዴ ምርት ስትታወቅ ሌሎች አዝዕርትም የሚመረትባት ድንቅ አካባቢ ናት"} {"id": "21010", "contents": "የልብህን ቢያናግሩህ አለ እዳ ቢለቁህ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የልብህን ቢያናግሩህ አለ እዳ ቢለቁህ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21016", "contents": "የልጅ ሞት የእግር እሳት የአማርኛ ምሳሌ ነው። የልጅ ሞት የእግር እሳት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21022", "contents": "የልጅ ተሟጋች በፊት ሰማይ ያያል ኋላ መሬት የአማርኛ ምሳሌ ነው። የልጅ ተሟጋች በፊት ሰማይ ያያል ኋላ መሬት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21034", "contents": "የሎሌ አልቃሽ የሴት ቀዳሽ የቄስ አውደሽዳሽ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሎሌ አልቃሽ የሴት ቀዳሽ የቄስ አውደሽዳሽ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21322", "contents": "የሽማግሌ ፍቅር እና የክረምት አበባ አንድ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሽማግሌ ፍቅር እና የክረምት አበባ አንድ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "1546", "contents": "ቶማስ ጄፈርሰን (ኤፕሪል 13፣ 1743 - ጁላይ 4፣ 1826) ከ1801 እስከ 1809 የዩናይትድ ስቴትስ ሦስተኛው ፕሬዚዳንት ሆነው ያገለገሉ የአሜሪካ ገዥ፣ ዲፕሎማት፣ የሕግ ባለሙያ፣ አርክቴክት፣ ፈላስፋ እና መስራች አባት ነበሩ። በጆን አዳምስ የዩናይትድ ስቴትስ ሁለተኛ ምክትል ፕሬዚዳንት እና በጆርጅ ዋሽንግተን ስር እንደ የመጀመሪያው የዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሆነው ነበር. የነጻነት መግለጫ ዋና ጸሐፊ ጄፈርሰን የዲሞክራሲ፣ የሪፐብሊካኒዝም እና የግለሰብ መብቶች ደጋፊ ነበር፣ ይህም የአሜሪካ ቅኝ ገዥዎች ከታላቋ ብሪታንያ መንግሥት እንዲላቀቁ እና አዲስ ሀገር እንዲመሰርቱ አነሳስቷቸዋል። በክልልም ሆነ በአገር አቀፍ ደረጃ ቅርጻዊ ሰነዶችን እና ውሳኔዎችን አዘጋጅቷል. በአሜሪካ አብዮት ወቅት ጀፈርሰን የነጻነት መግለጫን ባፀደቀው ኮንቲኔንታል ኮንግረስ ቨርጂኒያን ወክሏል። እንደ ቨርጂኒያ ህግ አውጪ፣ ለሃይማኖት ነፃነት የመንግስት ህግን አዘጋጅቷል። ከ1779 እስከ 1781 በአሜሪካ አብዮታዊ ጦርነት ወቅት የቨርጂኒያ ሁለተኛ ገዥ ሆኖ አገልግሏል። እ.ኤ.አ. በ 1785 ጄፈርሰን የዩናይትድ ስቴትስ ሚኒስትር ለፈረንሣይ ተሾሙ ፣ በመቀጠልም ከ 1790 እስከ 1793 በፕሬዝዳንት ጆርጅ ዋሽንግተን ስር የሀገሪቱ የመጀመሪያ ፀሀፊ ሆነው ተሾሙ ። ጄፈርሰን እና ጄምስ ማዲሰን የዴሞክራቲክ ሪፐብሊካን ፓርቲን በማደራጀት የፌዴራሊዝም ፓርቲ ምስረታ ላይ ተቃውመዋል። የመጀመሪያ ፓርቲ ስርዓት."} {"id": "1582", "contents": "የካናዳ ጥንታዊ ኗሪዎች በካናዳ አገር 1974 ዓ.ም. ሕገ መንግስት ሥር ኢንዲያን (\"መጀመሪያ አገሮች\" የተባሉ)፤ ሜቲ (ክልሶች)፤ እና እኑዊት (ወይም \"ኤስኪሞ\") ናቸው። እነዚህ 3 ክፍሎች አንድ ላይ ደግሞ \"መጀመርያ ሕዝቦች\" ይባላሉ። በካናዳ በተደረገው 1993 ቆጠራ ዘንድ፣ የጥንታዊ ኗሪዎች ብዛት ከ900,000 በለጠ። በዚህ ቁጥር ውስጥ 600,000 ከመጀመርያ አገሮች ዘር፤ 290,000 ሜቲ፣ እና 45,000 እኑዊት ይከተታሉ። የጥንታዊ ኗሪዎች ማህበራዊ ወኪሎች በካናዳ እንዲህ ናቸው፤ የመጀመርያ አገሮች ስብሰባ ለመጀመርያ አገሮች፤ እኑዊት ታፒሪት ካናታሚ ለእኑዊት፤ የሜቲ ብሔራዊ ጉባኤ ለሜቲ ናቸው። ባለፈው ዐሥር አመት የካናዳ መንግሥት \"የዘውድ ጉባኤ ስለ ጥንታዊ ኗሪዎች\" (Royal Commission on Aboriginal Peoples) ሰበሰበ። ይህ ጉባኤ ያለፉትን መንግስት ዐቅዶች ስለ ጥንታዊ ኗሪዎች ለምሳሌ የሚሲዮን ተማሪ ቤቶች አመዛዝኖ ብዙ የአቅዋም ምክሮች ለካናዳ መንግስት አቀረበ። ብዙ መጀመርያ አገሮች የሚኖሩት በተከለለ ቦታ ሲሆን፣ ብዙ ኗሪዎች ደግሞ ከቦታዎቹ ውጭ ይገኛሉ። የአገሮቹ ስሞች እንደሚከተለው ናቸው፦ ሚግማቅ ሕዝብ ማለሲት ሕዝብ አበናኪ ሕዝብ አንሽናቤ (ኦጂብዌ) ሕዝብ አቲካመክ ሕዝብ ኔሂዮዋ (ክሪ) ሕዝብ ወንዳት (ሁሮን) ሕዝብ ሆደናሾኔ (ኢሮኰይ) ሕዝብ ላኮታ (ሲው) ሕዝብ ሲክሲካ (ብላክፉት) ሕዝብ ሰይልሽ ሕዝቦች ንስጋ ሕዝብ ና-ዴኔ (አጣፓስካን) ሕዝቦች"} {"id": "1810", "contents": "የዜግነት ክብር በኢትዮጵያችን ፀንቶ ታየ ህዝባዊነት ዳር እስከዳር በርቶ ለሰላም ለፍትህ ለህዝቦች ነፃነት በእኩልነት በፍቅር ቆመናል ባንድነት መሰረተ ፅኑ ሰብዕናን ያልሻርን ህዝቦች ነን ለስራ በስራ የኖርን ድንቅ የባህል መድረክ ያኩሪ ቅርስ ባለቤት የተፈጥሮ ፀጋ የጀግና ህዝብ እናት እንጠብቅሻለን አለብን አደራ ኢትዮጵያችን ኑሪ እኛም ባንቺ እንኩራ። ግጥም ደረጀ መላኩ መንገሻ፤ ዜማ ሰሎሞን ሉሉ ምትኩ የዜግነት ክብር (ASF FILE)"} {"id": "21112", "contents": "የሚያልፍ ውሀ አደረገኝ ድሀ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሚያልፍ ውሀ አደረገኝ ድሀ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21118", "contents": "የሚያስፈሳውን ለሚነግርህ የሚያስቀዝነውን ንገረው የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሚያስፈሳውን ለሚነግርህ የሚያስቀዝነውን ንገረው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21124", "contents": "የሚያድግ ልጅ አይጥላህ የሚያልፍ ዝናብ አይምታህ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሚያድግ ልጅ አይጥላህ የሚያልፍ ዝናብ አይምታህ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21130", "contents": "የሚያፈስ ቤት ጨቅጫቃ ሚስት የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሚያፈስ ቤት ጨቅጫቃ ሚስት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21136", "contents": "የሚጣፍጥ ምግብ ምንድን ነው ቢሉት ሲርብ የበሉት የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሚጣፍጥ ምግብ ምንድን ነው ቢሉት ሲርብ የበሉት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21520", "contents": "የፈስ ማደናገሪያው ዳቦ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የፈስ ማደናገሪያው ዳቦ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "18802", "contents": "ዊልያም ሃወርድ ታፍት (እንግሊዝኛ: William Howard Taft) የአሜሪካ ሃያ ሰባተኛ ፕሬዝዳንት ነበሩ። ፕረዝዳንቱ ሥልጣን ላይ የወጡት እ.አ.አ. በ1909 ሲሆን በስልጣን ዘመናቸው ምክትል ፕሬዝዳንት ሁነው የተሾሙት ጄምስ ሼርማን ናቸው። ፕሬዝዳንቱ የሪፐብሊካን ፓርቲ አባል የነበሩ ሲሆን ከሥልጣን የወረዱት እ.አ.አ. በ1913 ነበር። የአሜሪካ ፕሬዚዳንት የአሜሪካ ፕሬዝዳንቶች ዝርዝር (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "21544", "contents": "የፍጅት ወራት እሳት በወንፊት የአማርኛ ምሳሌ ነው። የፍጅት ወራት እሳት በወንፊት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21574", "contents": "ያለ ስራ መብል ያለዳኛ ውል አይቻልም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያለ ስራ መብል ያለዳኛ ውል አይቻልም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21580", "contents": "ያለ እዳው ዘማች ዋ ብሎ መቅረት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያለ እዳው ዘማች ዋ ብሎ መቅረት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21586", "contents": "ያለ ዝናብ ነጎዳ ያለብድር እዳ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያለ ዝናብ ነጎዳ ያለብድር እዳ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21592", "contents": "ያለ ጎተራ ደረባ ያለልብስ ካባ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያለ ጎተራ ደረባ ያለልብስ ካባ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21598", "contents": "ያለ ፍርድ ማሰር በፈጣሪ ማማረር የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያለ ፍርድ ማሰር በፈጣሪ ማማረር የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21604", "contents": "ያለበት ይብላላበት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያለበት ይብላላበት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "18922", "contents": "Kingdom of Egypt (1922–1953 እ.ኤ.አ.) Republic of Egypt (1953–1958) (1953–1958 እ.ኤ.አ.) United Arab Republic (1958–1972 እ.ኤ.አ.) Federation of Arab Republics (1972–1984 እ.ኤ.አ.) Arab Republic of Egypt (1984 እ.ኤ.አ.– አሁን) ግብጽ የአለም ባንዲራዎች ሰንደቅ ዓላማ (ይህ ባንዲራዎች ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "22762", "contents": "የምድር እምቧይ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው። የዚህ ኪያር ፍሬው በጣም መርዛም ነው አይበላም። የምድር እምቧይ በውነት እምቧይ አይደለም፤ የኪያር ዘመድ ነው። የሮማይስጥ ስሙ Cucumis prophetarum ማለት «የነቢያት ኪያር» ሲሆን፣ ይህም ከአረብኛው «የኒቢዩ ኪያር» ወይም «የውሻዎች ኪያር» ከመባሉ ነው። ሌላ ተመሳሳይ የኪያር ወገን ዝርያ Cucumis ficifolius ደግሞ «የምድር እምቧይ» ተብሏል። ከዚህም በላይ የምድር እምቧይ ቢጫው ፍሬ እንደ ሌላ ዱባ ዝርያ የበረሃ ቅል Citrullus colocynthis ትንሽ ይመስላል፤ እሱም (Citrullus colocynthus) ደግሞ አንዳንዴ «የምድር እምቧይ» ተብሏል። በመስክ ይታያል። በከፊል ደረቅ አየር ይገኛል። ፍሬው ለልጆች ኳስ ተጠቅሟል እንጂ መርዛም ስለ ሆነ አይበላም። በአንድ ጥናት ዘንድ፣ ሥሩ (C. ficifolius) የተለያዩ ጥቅሞች እንዳሉት ተዘገበ። ሥሩን መብላት ለእባብ ነከስ፣ ወይም ለ«ሞኝ ባገኝ» (አበባ ሰንጋ)። ሥሩን ጭማቂውንም መኘካት ለሆድ ቁርጠት ወይም ለትኩሳት («ምች»)። ሥሩ ተድቅቆ እንደ ለጥፍ ለ«ቁስል መርዝ» (የቁስል ልክፈት)። ሥሩ በቅቤ እንድ ለጥፍ ለችፌ። ሥሩም ከአንዳንድ ሌሎች ተክሎች ጋር ሌሎችንም ጥቅሞች አሉት። በተጨማሪ ጥናት፣ የሥሩ (C. ficifolius) መኘካት ደግሞ ለቁርባ፣ አኖሬክሲያ፣ ለወላድ ምጥ ያከማል፤ የሥሩም ዱቄት በማር ለማጅራት ገትር ይበላል፣ በጤፍ ቂጣ ለውሻ በሽታ ይበላል፤ በ[[ወተት] ወይም ኑግ ለወፍ በሽታ በጥዋት ይጠጣል፤ ወይም ለነስር የሥሩ ጭማቂ ወደ አፍንጫ ማስገባት ነው። እንደገና በሌላ ጥናት፣ የመላው C. ficifolius ተክል መረቅ ትልን ለማስወጣት፣ ወይም የከብቶች ተቅማጥ ለማከም፣ ለመጠጣት ይሰጣል። ^ አማረ ጌታሁን - SOME COMMON MEDICINAL AND POISONOUS PLANTS USED IN ETHIOPIAN FOLK MEDICINE March 1976 እ.ኤ.አ. ^ በደብረ ሊባኖስ ዙሪያ ያለው ሕዝብ መድሃኒታዊ እጾች እውቀናና ጥቅም 1998 ዓም ከጥላሁን ተክለሃይማኖት፣ ሚሩጸ ጊዳይ፣ ግርማይ መድኅን፣ ያለም መኮነን፣ አዲስ አበባ ዩኒቬርሲቴ፣ አክሊሉ ለማ ተቋም ^ የዘጌ ልሳነ ምድር ባህላዊ መድሃኒት ጥናት 1999 ዓም ከጥላሁን ተክለሃይማኖት፣ ሚሩጸ ጊዳይ፣ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ^ የፍቼ፣ ኦሮሚያ ባህላዊ መድሃኒት ጥናት 2006 ዓም ከዓቢዩ እኒየው እና ሌሎች፣ ጎንደርና አዲስ አበባ ኡኒቨርሲቲዎች ሥነ ፍጥረት ኮሌጆች"} {"id": "22768", "contents": "የቆላ ጅብራ (Lobelia gibberoa) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።"} {"id": "21688", "contents": "ያልገደለ ዘማች ያልወለደ አማች የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልገደለ ዘማች ያልወለደ አማች የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21694", "contents": "ያልጫ ድንፋታ እንጀራ እስኪቀርብ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልጫ ድንፋታ እንጀራ እስኪቀርብ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22102", "contents": "ድሀና ሹም ተሟግቶ ድንጋይና ቅል ተማትቶ የማይሆን ነው ከቶ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ድሀና ሹም ተሟግቶ ድንጋይና ቅል ተማትቶ የማይሆን ነው ከቶ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "11836", "contents": "ባሚር ቶፒ (በ1949 ዓ.ም. የተወለደ) ከ1999 ዓ.ም. ጀምሮ የአልባኒያ ፕሬዚዳንት ሆኗል። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "21724", "contents": "ያራሷን ገንፎ እርጉዙዋ ውጣ ሞተች የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያራሷን ገንፎ እርጉዙዋ ውጣ ሞተች የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21730", "contents": "ያሳደግኋት ጥጃ አለችኝ በርግጫ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያሳደግኋት ጥጃ አለችኝ በርግጫ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22828", "contents": "ሳላ ኢትዮጵያ፣ አፍሪካና አረቢያ ውስጥ የሚገኝ አጥቢ እንስሳ ነው።"} {"id": "22834", "contents": "ብሆር ኢትዮጵያና አፍሪካ ውስጥ የሚገኝ አጥቢ እንስሳ ነው።"} {"id": "22840", "contents": "አምበራይሌ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ አጥቢ እንስሳ ነው።"} {"id": "21766", "contents": "ያባያ እናት አትታረድም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያባያ እናት አትታረድም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21772", "contents": "ያባይን እናት ውሀ ጠማት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያባይን እናት ውሀ ጠማት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22858", "contents": "ጃርት አጥቢ እንስሳ አይነት ነው። በሥነ ሕይወት ረገድ በዘራይጥ ክፍለመደብ ውስጥ 2 ልዩ ልዩ አስተኔዎች አላቸው፤ የምሥራቅ ክፍለአለም ጃርቶችና የምዕራብ ክፍለአለም ጃርቶች ናቸው። ሌላ ዘራይጥ ያልሆነ እንስሳ ትድግ ደግሞ «ግራጭ ጃርት» ይባላል።"} {"id": "21826", "contents": "ያዛዥ ቤተ ክርስቲያን ሳሚ ያጋፋሪ ራስጌ ቋሚ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያዛዥ ቤተ ክርስቲያን ሳሚ ያጋፋሪ ራስጌ ቋሚ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21832", "contents": "ያየ ይናገራል የተወለደ ይወርሳል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያየ ይናገራል የተወለደ ይወርሳል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "11920", "contents": "ዡል ግሬቪ (1871-1880) (በ ፈረንሳይኛ ፡ Jules Grévy) 4ኛ የፈረንሣይ ፕሬዚዳንት ነበሩ።"} {"id": "11932", "contents": "ቪንሳን ኦሪዮል (1939-1946) (በ ፈረንሳይኛ ፡ Vincent Auriol) 16ኛ የፈረንሣይ ፕሬዚዳንት ነበሩ።"} {"id": "22288", "contents": "ካረጁ አይባጁ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ካረጁ አይባጁ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22294", "contents": "ካንጀት ነው ካንገት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ካንጀት ነው ካንገት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22300", "contents": "ክረምትና ኮሶ ቤት በምሰሶ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ክረምትና ኮሶ ቤት በምሰሶ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22312", "contents": "የዝንጀሮ ስብሰባ በውሻ ጩኸት ይበተናል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የዝንጀሮ ስብሰባ በውሻ ጩኸት ይበተናል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22948", "contents": "ግንቦት ፳፯ ቀን፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪፻፷፯ኛው ዕለት ሲሆን፤ የፀደይ (በልግ)ወቅት ፷፪ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፺፱ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፺፰ ቀናት ይቀራሉ። ፲፱፻፷፭ ዓ/ም - በመከላከያ ሚኒስትር ጄኔራል ሊዩቢቺክ የሚመራ የዩጎዝላቪያ ወታደራዊ ቡድን ከኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት መንግሥት ጋር አዲስ አበባ ላይ ያካሄደውን የአራት ቀን ውይይት ጀመረ። ፲፱፻፹፩ ዓ/ም - በቻይና ርዕሰ ከተማ ቤይጂንግ በሚገኘው የቲያናንመን አደባባይ ለብዙ ቀናት ሲካሄድ የሰነበተው ሕዝባዊ የዴሞክራሲ ዓመጽ፣ በዚህ ዕለት በጦር ሠራዊት የታንክ እና መሣሪያ ኃይል ተሰብሮ ሲያከትም በብዙ መቶ የሚቆጠሩ ሰዎችም በወታደሮቹ ተረሽነው ሞተዋል። (እንግሊዝኛ) http:// http://en.wikipedia.org/wiki/June_4 (እንግሊዝኛ) P.R.O., FCO 371/1660 - ANNUAL REVIEW FOR ETHIOPIA FOR 1973"} {"id": "22960", "contents": "ፖል ኒኮላስ አጉዊላር ሮሃስ (Paul Nicolás Aguilar Rojas, የካቲት ፳፯ ቀን ፲፱፻፸፰ ዓ.ም. ተወለደ) ሜክሲካዊ እግር ኳስ ተጫዋች ሲሆን ለክለብ አሜሪካ ይጫወታል። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "22966", "contents": "የዓፄ ሠርፀ ድንግል ዜና መዋዕል (ማለቱ ታሪክ፡ ንጉሠ፡ ሠርፀ፡ ድንግል) በንጉሱ ሠርፀ ድንግል ዘመን በግዕዝ እንደተጻፈና በኮንቲ ሮሲኒ ወደ ጣሊያንኛ እንደተተረጎመ ፣ በጣሊያን አገር እንደታተመ ከጎን ቀርቧል። ይህ መጽሃፍ የአጼ ሚናስ ልጅ የነበሩትን የአጼ ሠርፀ ድንግልን ዘመን ያትታል ።"} {"id": "22984", "contents": "ጢያ በደቡብ ኢትዮጵያ የሚገኝ ከተማ ነው። በጉራጌ ዞን ስር ሲመደብ በደቡብ ብሔር ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል ውስጥ ይገኛል። ጢያ የሚታወቀው ከአጠቅገቡ በሚገኘው ታሪካዊ ቅርስ ነው። በዚህ ቦታ 36 እራሳቸውን ችለው የቆሙ የደንጊያ ሃውልቶች ሲገኙ፣ 32ቱ ትርጉማቸው በውል የማይታውቅ ቅርጻ ቅርጾች፣ እንደ ጎራዴ ምስል ያሉ በላያቸው ላይ ሰፍረውባቸው ይገኛሉ። እንዳንድ ተማሪዎች አገላለጽ እኒህ ቦታወች የመቃብር ቦታ ነበሩ ። የጀርመን ብሔር አጥኝዎች እኒህን ሃውልቶች በ1927 እንዳጠኑ ይዘገባል። ከ1972ዓ.ም. ጀምሮ አካባቢው በዩኔስኮ የአለም ቅርስ ተደርጎ ተመድቧል። ሌሎች ከጢያ አጠገብ የሚገኙ መስህቦች መልካ አዋሽና ሔራ ሸጣን እና አገሶቄ ይጠቀሳሉ። እንደ 1997 የህዝብ ቆጠራ፣ ጢያ ውስጥ 3፣363 ሰዎች ይኖሩ ነበር ። ^ Matt Philips and Jean-Bernard Carillet, Ethiopia and Eritrea, third edition (n.p.: Lonely Planet, 2006), p. 171 ^ \"Local History in Ethiopia\" The Nordic Africa Institute website (accessed 31 May 2008) ^ CSA 2005 National Statistics, Table B.4 (እንግሊዝኛ) Roger Joussaume (editor), Tiya, l'Éthiopie des Mégalithes, du Biface a l'Art Rupestre dans laCorne d'Afrique (Paris: UNESCO/CNS, 1995)."} {"id": "2020", "contents": "መስከረም ፫ ቀን በየኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፫ኛ እና የክረምት ወቅት ፸፫ኛ ዕለት ነው። ከዚህ ቀን በኋላ፣ በዘመነ ሉቃስ ፫፻፷፫፤ በ[ዘመነ ዮሐንስ]]፤ ዘመነ ማርቆስ እና በዘመነ ማቴዎስ ደግሞ ፫፻፷፪ ቀናት ይቀራሉ። ፲፫፻፸፫ ዓ/ም - የሩሲያ ኃያላት በኩሊኮቮ ውግያ የሞንጎልያን አደጋ አቆመ። ፲፰፻፵ ዓ/ም - አሜሪካውያን በሜክሲኮ ጦርነት ሜክሲኰ ከተማን ማረኩ። ፲፰፻፹፫ ዓ/ም - ሳልስበሪ፣ ሮዴዚያ ተመሰረተች። ፲፰፻፺፫ ዓ/ም - በፊሊፒንስ ጦርነት የፊሊፒንስ ተዋጊዎች በአሜሪካ ሠራዊት ላይ ድል አደረጉ። ፲፰፻፺፱ ዓ/ም - በአውሮፓ የተደረገ መጀመርያው የአውሮፕላን በረራ። ፲፱፻፯ ዓ/ም - የመጀመሪያው የዓለም ጦርነት ላይ የደቡብ አፍሪካ ጭፍሮች የቀድሞዋን ጀርመን-ደቡብ-ምዕራባዊ አፍሪካ (አሁን ናሚቢያ) ወረሩ። ፲፱፻፲፬ ዓ/ም - ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ቤት በዚህ ዕለት ተቋቋመ። ፲፱፻፶፪ ዓ/ም - የሶቪዬት ኅብረት መንኮራኩር ጨረቃ በመድረስ የመጀመሪያው ኾነ ። ፲፱፻፺፪ ዓ/ም - ኪሪባስ፣ ናውሩ እና ቶንጋ ደሴቶች የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት አባላት ኾኑ። ፲፱፻፺፮ ዓ/ም - የስዊድን ሕዝብ የአውሮፓ ኅብረትን ገንዘብ (ዩሮ) ለመቀላቀል ወይም ላለመቀላቀል በተካሄደው ውሳኔ ሕዝብ (referendum) በአብላጫ ድምጽ ላለመቀላቅል ወሰነ።"} {"id": "22366", "contents": "ኮንሶ በኢትዮጵያ ደቡባዊ ምዕራብ ክፍል የሚኖር ብሔር ነው። ኮንሶ በኢትዮጵያ ራቅ ካለዉ ደቡባዊ ምዕራብ ክፍል የሚኖር ብሔር መጠሪያ ሲሆን ቋንቋቸዉ ኮንሶኛ (አፋ ኾንሶ) ተብሎ ይጠራል። ኮንስኛ ቋንቋ የምሥራቃዊ ኩሽትክ የቋንቋ ቤተሰብ ሥር የሚመደብ ሲሆን በተዋረድ አፍሮ-እስያዊ ከሚባል ዋና የቋንቋ መደብ ሥር ይካተታል። በ2007 እ.አ.አ በተደረገዉ የህዝብና ቤት ቆጠራ የኮንሶ ህዝብ ብዛት 235,087 መሆኑን የማዕከላዊ የስታትስቲክስ ኤጄንሲ መረጃ ያመለክታል:: ^ The Konso of Ethiopia ^ CSA, Ethiopia 2007 census report: http://www.csa.gov.et/images/documents/pdf_files/regional/SNNPR1.pdf (ይህ ስለ ብሔር ወይም ሕዝብ የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31096", "contents": "ካነሽ በጥንታዊ አናቶሊያ ከተማ ነበር። ካሩም ይዩ። ኑርዳጋል (የቡሩሻንዳ ንጉሥ) -2066 ዓክልበ. ታላቁ ሳርጎን (የአካድ ንጉሥ) 2066-2065 ዓክልበ. ግ. ? ዚፓኒ 2036 ዓክልበ. ግ. ... ሑርሜሊ -1760 ዓክልበ. ግ. ሐርፓቲዋ 1760-1745 ዓክልበ. ግ. ኢናር 1745-1700 ዓክልበ. ግ. ዋርሻማ 1700-1662 ዓክልበ. ግ. ፒጣና (የኩሻራ ንጉሥ) 1662 ዓክልበ. ግ. አኒታ 1662-1637 ዓክልበ. ግ. ዙዙ 1637--1628 ዓክልበ. ግ. ቱድሐሊያ ? - (የኬጥያውያን መንግሥት መሥራች ?) 1628-1605 ዓክልበ. ግ. ደግሞ ይዩ፦ የኬጥያውያን ነገሥታት ዝርዝር (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "23056", "contents": "የራስ ወልደ መካኤል ደብዳቤዎች የምንላቸው የመረብ ምላሽ አስተዳዳሪ የነበሩት ራስ ወልደ ሚካኤል ሰለሞን ለተለያዩ መሪዎች በአረብኛና በአማርኛ የላኳቸውን መልዕክቶች ነው። ከዚህ በታች በፒ.ዲ.ኤፍ መልኩ ቀርቧል።"} {"id": "23062", "contents": "ኦኩስ ወዩስ (ሮማይስጥ፦ Ochus Veius) በጣልያናዊ መኖኩሴ አኒዩስ ዴ ቪቴርቦ ጽሑፍ ዘንድ (1490 ዓ.ም. የታተመ)፣ ከአባቱ ኮሜሩስ ጋሉስ ቀጥሎ በጣልያን ሀገር ለ50 ዓመት የነገሠ ነበር (2370-2320 ዓክልበ. ግድም ማለት ነው)። አኒዩስ እንዳለው፣ ይህ የታወቀ ከቤሮሶስ ሳይሆን ከጥንታዊ የጣልያ ዜና መዋዕሎች በማግኘቱ ነበር። የአኒዩስ ታሪክ በአውሮፓ መምህሮች ዘንድ ለጥቂት ዘመን ተቀባይነት ቢያገኝም፣ በኋላ ግን ምንጮቹን ሁሉ በሐሠት እንደ ፈጠራቸው የሚል ክስ ወጣና የአኒዩስ መጽሐፎች እንደ ውሸት ተነቁ። አኒዩስ እንዳለው ይህ «ኦኩስ ወዩስ» ደግሞ «ኦኩስ ኩሩሊስ» ይባል ነበር፤ ስሙም «ወዮኩስ» በተባለ ተራራ ሊታይ እንደሚቻል አለ። 50 አመት ከነገሠ በኋላ ካሜሴኑስ (የኖህ ልጅ ካም) ከአፍሪካ ወጥቶ የጣልያን መንግሥት እንደ ያዘ የሚል ወሬ ጨመረ። ከዚህ በላይ ስለ ኦኩስ ወዩስ ብዙ ሌላ መረጃ አይሰጥም። ሆኖም በቤሮሶስ ነው ተብሎ ባቀረበው ጽሑፍ (አሁንም ሐሣዊ ቤሮሶስ የሚባል) ስለኮሜሩስ (ጋሜር) ዘመነ መንግሥት እንዲህ ይላል፦ ኮሜሩስ ወደ እስኩቴስ ጉብኝት አድርጎ ተመልሶ እንደ እስኩቴስ አደራረግ ሠረገላ ለመሥራት የጣልያን ከተሞቹን አስተማራቸው። እንዲሁም በሳካኛ (የእስኩቴስ ቋንቋ) ሠረገላ «ወዩስ» ይባላል፣ ጋሪም «ወያስ» ይሉታል፣ ከጋሪዎችም የተሠራ ከተማ ትንሽ ቢሆን «ወይቱላ»፣ ትልቅ ቢሆን «ኡሉርዱም»፣ መዲናም ቢሆን «ኩ ኦኮላም» ይሉታል፤ እስከ ዛሬም ድረስ እስኩቴሳውያን ጋሪና ሠረገላ እንደ መኖርያ ቤት ይጠቅማቸዋል። ከአኒዩስ በኋላ፣ በ1629 ዓ.ም. ኩርቲዩስ ኢንጊራሚ የተባለ ጣልያናዊ ወጣት በቤተሠቡ እርሻ ላይ ብዙ ጥንታዊ የኤትሩስካውያን መዝገቦች እንዳገኘ ብሎ በሮማይስጥ ትርጉም አሳተማቸው፤ በነዚህ ደግሞ ከአኒዩስ ታሪኮች ጋር የሚስማማ ብዙ ነገር ነበር። ስለ ኦኩስ ወዩስ እንዲህ አለው፦ «የጎሜሩስ ልጅ ኦኩስ ወዩስ ተከተለው። ሕዝቡ የኖሩባቸው ብዙ ጋሪዎችና ኡሌርዳዎች ሠራ፤ በ50ኛው አመት ግን ካሜሰስ ከብዙ ሰዎች ጋር ከግብጽ መጥቶ ኦኩስን ተዋጋና መንግሥቱን ያዘ።» ዳሩ ግን በቅርብ ጊዜ ውስጥ የአውሮጳ ሊቃውንት የኩርቲዩስ መጽሐፍ ደግሞ ሐሣዊ እንደ ሆነ አሳመኑ፤ እስካሁንም እንደ ሐሣዊ ታሪክ ይቆጠራል።"} {"id": "19204", "contents": "ኤል ሳልቫዶር የአለም ባንዲራዎች ሰንደቅ ዓላማ (ይህ ባንዲራዎች ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "23086", "contents": "የኢትዮጵያ አለት ፍልፍል አብያተ ክርስቲያናት ከአለት ተፈልፈለው የተሰሩ፣ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኙ አብያተ ክርስቲያናትን ዝርዝር የሚያመላክት ነው። ከዚህ በታች የፈረንሳይ ተማሪዎች ዝርዝሩን እንዳዘጋጁት ቀርቧል። 1 2 3-4 5 6 7 8-9 10 11 12 13 14-15 16 17-18 19 20 21-24 25-48 62 49-60 61 63 64 67-68 111 79-84 97-99 95-96 85-94 100-101 102 107 103-105 106 108 110 109 112 113 114 ማርያም ደብረ ሲና እንዳ አባ ገሪማ እንዳ ጻድቃን ዘባረከነ እንዳ መስቀል ደብረ ዳሞ አቡነ ሊባኖስ እንዳ ኪዳነ ምህረት እንዳ ማርያም ውቅሮ ፈረስ ማይ ሀውዜን እንዳ ማርያም ጺዮን አብራሃ አጽብሃ ጭርቆስ ውቅሮ ሚካኤል አምቦ አጽቢ አቢ አዲ (አባ ዮሓንስ) ገብርኤል መድሃኔ አለም ዞስ ጊዮርጊስ ውቅሮ መድሃኔ አለም መስቀል ክርስቶስ ውቅር ጣላታ ማያማ ሞኮጆ ገብረ ክርስቶስ ብልባላ ጊዮርጊስ ካህናተ ሰማይ አባ እንድሪያስ ክዱስ ሃርቤ ቢልባላ ጭርቆስ ሳርዘና ሚካኤል አርባቱ እንስሣ ጠኮርዛ ማርያም ይምርሃነ ክርስቶስ ቃምጫኒት ማርያም ላሊበላ . . . . . . . . . . . . ."} {"id": "23098", "contents": "ሳርዘና ሚካኤል ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ከአለት የተፈለፈ ቤተ ክርስቲያን ነው።"} {"id": "31162", "contents": "ኦሩሙን በኮሪያ የነገሠ ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "19384", "contents": "ጎጎትኛ በኢትዮጵያየሚነገር ቋንቋ ሲሆን የሴማዊ ቋንቋዎች አባል ነው። (ይህ ቋንቋ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "19390", "contents": "አላባኛ በኢትዮጵያ የሚነገር ኩሺቲክ ተብሎ በሚታወቀው የቋንቋ መደብ የአፍሮ-እስያ ቤተሰብ የሚካለል ቋንቋ ነው።"} {"id": "19396", "contents": "ድራሻኛ በኢትዮጵያ የሚነገር ኩሺቲክ ተብሎ በሚታወቀው የቋንቋ መደብ የአፍሮ-እስያ ቤተሰብ የሚካለል ቋንቋ ነው።"} {"id": "19402", "contents": "ሊቢዶኛ በኢትዮጵያ የሚነገር ኩሺቲክ ተብሎ በሚታወቀው የቋንቋ መደብ የአፍሮ-እስያ ቤተሰብ የሚካለል ቋንቋ ነው።"} {"id": "19408", "contents": "መሎኛ በኢትዮጵያ የሚነገር ኦሟዊ ተብሎ በሚታወቀው የቋንቋ መደብ የአፍሮ-እስያ ቤተሰብ የሚካለል ቋንቋ ነው።"} {"id": "19420", "contents": "ናይኛ በኢትዮጵያ የሚነገር ኦሟዊ ተብሎ በሚታወቀው የቋንቋ መደብ የአፍሮ-እስያ ቤተሰብ የሚካለል ቋንቋ ነው።"} {"id": "22522", "contents": "የአፋር አብዮታዊ ዴሞክራሲያዊ አንድነት ግንባር የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲ ነው።"} {"id": "19444", "contents": "ኑዌርኛ በደቡብ ሱዳን እንዲሁም በኢትዮጵያ የሚነገርሲሆን በስሩ ሌሎች ዳየሌቶታችም አሉ ።ኑዌርኛ ናይሎ ሳህራዊ ተብሎ በሚታወቀው የቋንቋ መደብ ውስጥ ይጠቃለላል።በኢትዮጵያ የሚነገረው ኑዌርኛ በዋናነት በጋምቤላ ብሄራዊ ክልላዊ መንግሥት ውስጥ በስፋት ይነገራል። በትምህርት ቋንቋነትም እንደ አንድ የትምህርት አይነት ይሰጣል።"} {"id": "19450", "contents": "ጉምዝኛ በኢትዮጵያ የሚነገር ናይሎ ሳህራዊ ተብሎ በሚታወቀው የቋንቋ መደብ ነው።"} {"id": "22534", "contents": "የኢትዮጵያዊ ፓን አፍሪካኒስት ፓርቲ የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲ ነው።"} {"id": "22540", "contents": "የኦሮሞ ነጻነት አንድነት ግንባር የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲ ነው።"} {"id": "31180", "contents": "ጀውንግየውንግ በኮሪያ የነገሠ ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31186", "contents": "ጊጃ በኮሪያ የነገሠ ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31198", "contents": "ፐውርውም በኮሪያ የነገሠ ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "22558", "contents": "የጌዴኦ ሕዝብ ዴሞክራሲያዊ ድርጅት የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲ ነው።"} {"id": "33796", "contents": "መልኬ ጠፋኝ በአማርኛ ፈሊጣዊ አነጋገር የሆነ ዘይቤ ነው። ፊቷን ቶሎ ቶሎ መስታውት ላይ የምታይ ሴት አለሚቱ መልኬ ጠፋኝ ናት"} {"id": "31216", "contents": "ሙይረዳቅ ቲረቅ ከ320 እስከ 343 ዓም ያሕል ድረስ የ አየርላንድ ከፍተኛ ንጉሥ ነበር። የቲገርናቅ ዜና መዋዕል (1080 ዓም ተቀነባብሮ) የሙይረዳቅ ዘመን በ320 ዓም ጀመረ ሲል፣ ካይልባድ ሙይረዳቅን የገደለበት ዓመት በ343 ዓም ያደርጋል። ሆኖም እንደ ሌሎቹ ምንጮች የአመቶቹ ቁጥር ሠላሳ እንደ ነበር ይለናል። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "33952", "contents": "ሰርጉን ተዝካር ትለኛለህ በአማርኛ ፈሊጣዊ አነጋገር የሆነ ዘይቤ ነው። በጣም ጥሩ ነው። ደስ ይላል። ሌላ ሰው መጥፎ ነው ነገር ለተናጋሪው ጥሩ ሆኖ ሲገኝ። ከሰርጉን ምላሽ ትለኛለህ ጋር ተመሳሳይ ነው ግን ይሄ በተናጋሪውና በመላሹ መካከል ያለው ዕይታ በከረረ መልኩ ተቃራኒ ነው። አለሙ፡ አይ እንዴት ያሳዝናል! ስለሞን ወደ ውጭ አገር ሊሄድ ነው አሉ። ደበበ፡ ሰርጉን ተዝካር ትለኛለህ? እሱ እኮ ስንት ሰዎችን የበደለ ሰው ነው።"} {"id": "34678", "contents": "ሄራክሌውፖሊስ (ግሪክኛ፦ Ἡρακλεόπολις፤ ግብጽኛ፦ ኸነን-ነሱት) የጥንታዊ ግብፅ ከተማ ነበረ። በመጀመርያው ጨለማ ዘመን የ9ኛውና የ10ኛው ሥርወ መንግሥታት ዋና ከተማ ነበረ። በኋላ በቅብጢኛ ስሙ ህናስ፣ በዱሮ አረብኛ አህናስ፣ በዘመናዊ አረብኛም ኢህናሲያህ ተብሏል። ዛሬ ፍርስራሹ የቱሪስት መድረሻ ሆኗል።"} {"id": "34696", "contents": "ደምሴ ይማም በኮምቦልቻ ኢትዮጵያ በ1966 አም ከናቱ ወርቅዉሃ ተፈሪ እና አቶ ይማም ወለሎ ተወለደ.........................................."} {"id": "22582", "contents": "ሎሚ (Citrus × limon) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው። በፍቼ ኦሮሚያ በተደረገ ጥናት ዘንድ፣ የሎሚ ጭማቂ በቲማቲም ለአሚባ በሽታ እንዲሁም ለደም ግፊት ይሰጣል። Lemon seedling. Full sized tree A lemon tree in Corsica Flowers. A bee on a Meyer lemon flower Fruit and flowers. Unripe lemon on tree Green and yellow lemons in growth. Variegated pink lemon. Buds, flowers, unripe and ripe fruits on the same plant. Lemons for sale at a supermarket. Lemon slices. Lemon Pickle Lemon (Citrus limon) essential oil in a clear glass vial በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ Citrus x limon የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ። ^ የፍቼ፣ ኦሮሚያ ባህላዊ መድሃኒት ጥናት 2006 ዓም ከዓቢዩ እኒየው እና ሌሎች፣ ጎንደርና አዲስ አበባ ኡኒቨርሲቲዎች ሥነ ፍጥረት ኮሌጆች"} {"id": "22588", "contents": "መቅመቆ (Rumex abyssinicus) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው። የእርሻም ሆነ የውድማ አረም ነው። ድንቼው ቀይ ንክር ቀለም ይሠራል፣ የሴቶች እጅና እግር ለማጌጥ ነው። ድንቼው ሲበሠል ጠንካራ ቢጫ ንክር ቀለም ይሠራል፣ ይህም ለቅቤና ለቅመም ነው። በባሕል መድሃኒት፣ ሥሩ በቋቁቻ ላይ በቀጥታ ይቀባል። ሥሩም ተደቅቆ በውሃ ተፈልቶ ለደም ብዛት ለማከም ይጠጣል። ሥሩም ለደም ብዛት ወይም ለጉሮሮ ብግነት ይኘካል። ሥሩ ተደቅቆ በወተትና ቅቤ ለእንቅርትና ለአሚባ በሽታ ይጠጣል። ^ አማራ ጌታሁን - SOME COMMON MEDICINAL AND POISONOUS PLANTS USED IN ETHIOPIAN FOLK MEDICINE March 1976 እ.ኤ.አ. ^ በደብረ ሊባኖስ ዙሪያ ያለው ሕዝብ መድሃኒታዊ እጾች እውቀናና ጥቅም 1998 ዓም ከጥላሁን ተክለሃይማኖት፣ ሚሩጸ ጊዳይ፣ ግርማይ መድኅን፣ ያለም መኮነን፣ አዲስ አበባ ዩኒቬርሲቴ፣ አክሊሉ ለማ ተቋም ^ የፍቼ፣ ኦሮሚያ ባህላዊ መድሃኒት ጥናት 2006 ዓም ከዓቢዩ እኒየው እና ሌሎች፣ ጎንደርና አዲስ አበባ ኡኒቨርሲቲዎች ሥነ ፍጥረት ኮሌጆች"} {"id": "22594", "contents": "ማሽላ (sorghum) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ወገን ነው። ዘንጋዳ (s. bicolor) በዚህ ወገን አለ።"} {"id": "34780", "contents": "ሼህ ሁሴን ጅብሪል በወሎ አካባቢ በአፈታሪክ በስፋት የሚታወቁ ሼህ ናቸው። የተወለዱት በወሎ ክፍለ ሀገር በወረሄመኖ አውራጃ፣ በባዙራ ምክትል፣ በባሆች ቀበሌ፣ ልዩ ስሙ እምበለ ሴዳ ተብሎ በሚጠራ ቦታ በ1811 ዓ.ም. ገደማ እንደነበርና 1908 ዓ.ም. በተወለዱ በ97 ዓመታቸው ማረፋቸው ይነገራል። ሼህ ሁሴን ጅብሪል መፍረድ የጀመሩት ገና በሰባት ዓመታቸው እንደነበርና የሚናገሩትም መሬት ጠብ የማይል እንደነበር ይነገርላቸዋል። አሐዱ ወይም ቢስሚላሂ ብለው ፍርድ የጀመሩት ደግሞ በአጼ ዮሐንስና መምሬ ግርማ በተባሉ ቄስ ነበር ይባላል። የሗላ ሗላ ግን ወደፊት የሚሆነውንና የሚመጣውን ከነመፍትሔው ጭምር በግጥም ይተነብዩ እንደነበርና በዚህም ምክንያት ነገሥታቱም፣ መሳፍንቱም፣ ትንሹም ትልቁም ሳቸውን መጀን ማለት እንደጀመሩ ይነገራል። ምንም እንኳን በዚህ ፅሁፍ ዉስጥ ያካተትኳቸዉ ግጥሞች የሼህ ሁሴን ጅብሪል የራሳቸው ትንቢቶች ይሁኑ አይሁኑ የራሱ የሆነ ጥናትና ምርምር የሚያስፈልገው ጉዳይ ቢሆንም፣ ሼህ ሁሴን ጅብሪል ግን በትንቢታዊ ግጥሞቻቸዉ ከአጼ ዮሐንስ አራተኛ ጀምሮ እስከ ወታደራዊ ደርግ አገዛዝ መጨረሻ፥ ምናልባትም አሁን እስካለንበት ኢሕአዴግ ዘመን ድረስ ያለውን የኢትዮጵያ ታሪክ ቀድመው እንደተነበዩና በግጥም እንዳስቀመጡ በአፈታሪከ ይነገርላቸዋል። ከአጼ ቴዎድሮስ፣ አጼ ዮሐንስ፥ አጼ ምኒልክ፥ እቴጌ ጣይቱ፥ ልጅ ኢያሱ፥ ንግሥት ዘውዲቱ፥ ተፈሪ፣ አጼ ኃይለ ሥላሴ፣ ደርግ፣ ወዘተ ጋር የተያያዙ ብዙ በርካታ ጉዳዮችም ^ http://web.missouri.edu/~asfawa/gelaye4.pdf ^ zelalemkibret.wordpress.com/page/3/ 4. https://zelalemkibret.files.wordpress.com/2011/03/gelaye4.pdf"} {"id": "23206", "contents": "የአዳም መቃብር በላሊበላ ውስጥ ከሚገኘው ቤተ ጎለጎታ ምዕራብ የሚገኘውን ትልቅ አራት ማዕዘን ደንጊያ ነው። በግድግዳው ላይ በመስቀል አምሳያ የተቀረጹት የመቋማምያ እና መጽሐፍትን የያዙ ቅዱሳን ለቦታው መስህብነትን ይሰጡታል። ቤተ መስቀል ቤተ ሚካኤል ቤተ ጎለጎታ ቤተ ማርያም ቤተ ደናግል ቤተ መድኃኔ ዓለም ቤተ አማኑኤል ቤተ መርቆሬዎስ ቤተ ገብርኤል ወሩፋኤል ቤተ አባ ሊባኖስ ቤተ ጊዮርጊስ"} {"id": "31318", "contents": "'ኮናይር ኮኤም የ አየርላንድ ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31330", "contents": "'ዌንጉስ ኦሎም የ አየርላንድ ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "22636", "contents": "የአሸዋ ቁልቋል (Opuntia ficus-indica) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው። Euphorbia abyssinica (ሌላ ዝርያ) ደግሞ «ቁልቋል» ይባላል። ይህ ቁልቋል የትም ቢገኝም መነሻው ከመካከለኛ አሜሪካ ነበር። ፍሬው እንደ ሃብሃብ ስለሚጣፈት ይወደዳል። ከመጠን በላይ ቢመገብ ግን የሆድ ድርቀት ያደርጋል። ስለዚህ በጣም የወደዱት ሰዎች ከብዙ ሻይ ጋር ይበሉታል። በሕንድ አገር ይህን ቁልቋል መብላት ለአስማ (መተንፈስ ሁከት) እንደሚረዳ ተብሏል። በፍቼ በአንድ ጥናት እንደ ተዘገበ፣ ፍሬውም (1-4) ለራስ ምታት ይበላል። ^ አማራ ጌታሁን - SOME COMMON MEDICINAL AND POISONOUS PLANTS USED IN ETHIOPIAN FOLK MEDICINE March 1976 እ.ኤ.አ. ^ የፍቼ፣ ኦሮሚያ ባህላዊ መድሃኒት ጥናት 2006 ዓም ከዓቢዩ እኒየው እና ሌሎች፣ ጎንደርና አዲስ አበባ ኡኒቨርሲቲዎች ሥነ ፍጥረት ኮሌጆች"} {"id": "22648", "contents": "ቆሮ ሓጋግ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።"} {"id": "31366", "contents": "ፊናኽታ በአይርላንድ አፈ ታሪክ ከ890 እስከ 870 ዓክልበ. ግድም ድረስ የአየርላንድ ከፍተኛ ነጉሥ ነበር። የአይርላንድ ታሪኮች እንዳሉት የፊናኽታ ዘመን ለ20 ዓመታት ቆየ። የላውድ አቆጣጠሮች (1014 ዓም ተቀነባብሮ) እና የድሮ አቆጣጠር በመከተል፣ ይህ ከ890 እስከ 870 ዓክልበ. ድረስ ይሆናል። (በኋላ የታዩት ታሪኮች ግን ከዚያ በፊት ያደርጉታል።) (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "22702", "contents": "ኣተር ኢትዮጵያ ከጥራጥሬ ምድብ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው። ለወጥ"} {"id": "22708", "contents": "ኣክርማ (Eleusine) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ የሣር ወገን ነው። ዳጉሳ (E. coracana) በዚሁ ወገን አለ። የአክርማ አበባና ዘር ተድቅቆ በለጥፍ ለእፉኝት ነከስ ይለጠፋል። በፍቼ ኦሮሚያ በተደረገ ባህል ጥናት ዘንድ፣ ጆሮ ደግፍ ለተባለው በሽታ ለማከም፣ የአክርማ ጭማቂ ጠብታ በጆሮ ውስጥ ይገባል። ^ በደብረ ሊባኖስ ዙሪያ ያለው ሕዝብ መድሃኒታዊ እጾች እውቀናና ጥቅም 1998 ዓም ከጥላሁን ተክለሃይማኖት፣ ሚሩጸ ጊዳይ፣ ግርማይ መድኅን፣ ያለም መኮነን፣ አዲስ አበባ ዩኒቬርሲቴ፣ አክሊሉ ለማ ተቋም ^ የፍቼ፣ ኦሮሚያ ባህላዊ መድሃኒት ጥናት 2006 ዓም ከዓቢዩ እኒየው እና ሌሎች፣ ጎንደርና አዲስ አበባ ኡኒቨርሲቲዎች ሥነ ፍጥረት ኮሌጆች"} {"id": "22726", "contents": "እባን (Menthus) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ወገን ነው። ናና (M. piperita) በዚህ ወገን ውስጥ ነው።"} {"id": "22732", "contents": "እንጆሬ ወይም እንጆሪ (Fragaria) ኢትዮጵያና አለም ውስጥ የሚገኝ የተክል ወገን ነው። ቀይ እንጆሬ የሚባል በውነት እንጆሬ አይደለም፣ በፍጹም በሌላ ወገን ነው።"} {"id": "38692", "contents": "አዴት (ወረዳ) በአማራ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "30832", "contents": "ከበሬ በሮች፣ ካህዮች አህያ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ከበሬ በሮች፣ ካህዮች አህያ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "30838", "contents": "ካጭር ምከር ከረጅም ውረር የአማርኛ ምሳሌ ነው። ካጭር ምከር ከረጅም ውረር የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "30844", "contents": "የሰነፍ ልቡ ዓይኑ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሰነፍ ልቡ ዓይኑ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "31432", "contents": "'ዦው ቸንግ የ ቻይና ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31438", "contents": "'ዦው ካንግ የ ቻይና ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "30910", "contents": "ሄሮይን ወይም ዳይአሴታይልሞርፊን (diacetylmorphine) የኦፒየም ፖፒ (opium poppy) ክፋይ የሆነ አደንዛዥ ዕፅ ነው።"} {"id": "30922", "contents": "ሄስፔሩስ በአውሮጳ አፈ ታሪክ ዘንድ የሂስፓኒያ (እስፓንያ) ንጉሥ፣ ከዚያም በኋላ የጣልያን ንጉሥ ነበረ። አኒዩስ፣ አቨንቲኑስና ሌሎች ጸሐፍት እንደሚሉ ሄርኩሌስ ሊቢኩስ በ1929 ዓክልበ. ግድም በእስፓንያ ዓርፎ ሄስፔሩስ ከአለቆቹ አንድ ሲሆን ወዲያው ንጉሥ ሆነ። በኋላ ግን ወንድሙ አትላስ ኪቲም ወይም ኢታሉስ ወደ ጣልያን አባረረው፤ በዚያ መንግሥቱን ከአልቴዩስ ያዘ። «ሄስፔሪያ» የሚባል ስም ለሁለቱ አገራት ለእስፓንያ ወይም ለጣልያን ለማለት ሆነ። ሄስፔሩስና ወንድሙ አትላስ የያፔቱስ ልጆች ይባላሉ፤ ዲዮዶሮስም እንዲህ ተረከ። ግንኙነት ከማውሬታኒያ አትላንቲክ ጠረፍ ጋር (የአሁኑ ሞሮኮ) እንደ ነበራቸው ይታመን ነበር። ከጊዜ በኋላ በ1876 ዓክልበ. ግን ወንድሙ አትላስ ኪቲም ከእስፓንያ መጥቶ የጣልያንም መንግሥት ያዘበት፤ ስሙንም «ኢታሉስ» ለሀገሩ (ኢታሊያ፣ ኢጣሊያ) የሰጠው ነው ይጻፋል።"} {"id": "30928", "contents": "ማሄርባል የእስፓንያ ንጉሥ ነበረ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "30940", "contents": "ቤቱስ በእስፓንያ አፈ ታሪክ ዘንድ ከታጉስ ኦርማ ቀጥሎ የኢቤሪያ 6ኛው ንጉሥ ነበረ (ምናልባት 2081-2055 ዓክልበ. ግድም)። ቤቱስ የታጉስ ልጅ ይባላል። በእስፓንያ የሚፈስሰው ቤቲስ ወንዝ (አሁን ጓዳልኪቪር ወንዝ) ስለእርሱ እንደ ተሰየመ የሚሉ መጻሕፍት አሉ። በሌላ በኩል የቤቱስ ሁለተኛ ስም «ቱርዲታኑስ» ሲሆን ቤቲካና ቱርደታኒያ የተባሉት ክፍላገራት ከእርሱ ተሰይመው ነበር። በአባቱ ዘመን አገሩ «ታጋ» እንደ ተባለ አሁን የመንግሥት ስም «ቱርደታኒያ» ሆነ። ቤቱስ ሕግ፣ ጽሕፈትና ትምህርት ወደ አገሩ እንዳስገባ ይባላል። ባንዳንድ ምንጭ በዘመኑ ጌርዮን (ደያቡስ) ከስሜን አፍሪቃ መጥቶ በአሁኑ ገዲር ዳርቻ አጠገብ ባለ ደሴት ላይ ሠፈረ፣ በኋላም ዙፋኑን ከቤቱስ ያዘው። (ይኸው ደሴት ኤሪጠያ ወይም «ዩኖኒያ»፣ «ኤርኒያ» «ኤርትራ» ተብሎ በሮሜ ንጉሥ ቫሌንስ ዘመን 356-370 ዓ.ም. በምድር መንቀጥቀጥ በውቅያኖስ እንደ ሰመጠ ይባላል።) ሌሎች እንደሚሉ ትልቅ የሊብያና የግብጽ ሠራዊት በቤቱስ ዘመን አገሩን ወርሮ ደቡብ-መዕራብ ክፍሎቹን ይዞ ነበር። ^ A Civil, Commercial, Political, and Literary History of Spain and Portugal"} {"id": "31480", "contents": "ሥያንግ (ቻይንኛ፦ 相) በጥንታዊ ቻይና የሥያ ሥርወ መንግሥት ፭ኛ ንጉሥ ነበር። የቀርከሃ ዜና መዋዕል በተባለው ጽሑፍ ዘንድ፣ አባቱ ዦንግ ካንግ ካረፈ በኋላ (1974 ዓክልበ. ግድም) ሥያንግ ተከተለው። ዋና ከተማውን ወዲያው ከዠንሡን ወደ ዲጭዩ (አሁን ሻንግጭዩ) አዛወረና በኋይ ወንዝ ዙሪያ በኖሩት አሕዛብ ላይ ዘመተ። በ፫ኛው ዓመት በፈንግና ኋንግ አሕዛብ ላይ ዘመተ። በ፯ኛው ዓመት የዩ አሕዛብ መጥተው ተገዙለት። በ፰ኛው ዓመት የጦር አለቃ ሃን ዥዎ ጀግናውን ሆው ዪን ገደለ፤ ሃን ዥዎም የራሱን ልጅ ጅያውን በጌ ክፍላገር ላይ ላከው። በ፱ኛው ዓመት (1965 ዓክልበ. ግድም) ሥያንግ ቤተ መንግሥቱን ወደ ዠንግጓን (አሁን ሾውጓንግ) አዛወረው። በ፲፭ኛው ዓመት፣ የሻንግ ልዑል ሥያንግሽዕ «ሠረገላዎችንና ፈረሶችን አዘጋጅቶ ወደ ሻንግጭዩ ገባ።» በ፳ኛው ዓመት፣ ሃን ዥዎ የጌን ክፍላገር አለቆች አጠፋቸው። በ፳፮ኛው ዓመት፣ ሃን ዥዎ ልጁን ጅያው የሥያንግ መንግሥት ከዠንግጓን እንዲያጠፋ አደረገ። በ፳፯ኛው ዓመት ጅያው በዠንሡን ላይ ዘመተ። በወይ በአንድ ታላቅ ውግያ የዠንሡን ልዑል መርከብ ተገለበጠና ተገደለ። በ፳፰ኛው ዓመት፣ ሃን ዥዎ ልጁን ጅያው ንጉሡን ሥያንግን እንዲገድለው አደረገ። የሥያንግ ንግሥት፣ ሚን፣ በዚያን ጊዜ በሥያንግ ልጅ እርጉዝ ነበረች። እርሷ አመለጠችና ወደ አባቷ (የጂንግ ልዑል) አገር በሻንዶንግ ልሳነ ምድር ሸሸች። ሚኒስትሩ ሚ ደግሞ ወደ ዮውጌ ሸሸ። በሚቀጥለው ዓመት ሚን አልጋ ወራሹን ሻውካንግን ወለደች። እርሱ አድጎ ከ1926 እስከ 1906 ድረስ አመጸኖቹን ተዋጉ፣ በመጨረሻ በ1906 ሃን ዥዎን አሸንፎ ሻውካንግ ንጉሥ ሆነ።"} {"id": "30994", "contents": "[[ስዕል:|thumb|300px| ነፈርካውሆር]] ነፈርካውሆር የግብጽ የቀድሞ ዘመነ መንግሥት ፈርዖን ነበረ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31000", "contents": "[[ስዕል:|thumb|300px| ኡሠርካፍ]] ኡሠርካፍ የግብጽ የቀድሞ ዘመነ መንግሥት ፈርዖን ነበረ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31006", "contents": "[[ስዕል:|thumb|300px| ጀር]] ጀር የግብጽ የቀድሞ ዘመነ መንግሥት ፈርዖን ነበረ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "38728", "contents": "ጓንጓ በአማራ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "38734", "contents": "ፋግታ ለኮማ በአማራ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "38764", "contents": "ማኦ-ኮሞ ልዩ-ወረዳ በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "38770", "contents": "ባምባሲ (ወረዳ) በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "38776", "contents": "ኮርሙክ (ወረዳ) በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "31954", "contents": "ማንቢጅ የሶርያ ከተማ ሲሆን በሥፍራው ጥንታዊ ከተማ ሂየሮፖሊስ ባምቡኬ ወይም ማቦግ ይገኝ ነበር። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "40996", "contents": "1 February በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) በዘመነ ማቴዎስ፣ በዘመነ ማርቆስና በዘመነ ሉቃስ ጥር 24 ቀን ማለት ነው። በዘመነ ዮሐንስ ግን (ዘመነ ሉቃስ የሥግር ዓመት በመሆኑ) ጥር 23 ቀን ላይ ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "41026", "contents": "12 February በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) በዘመነ ማቴዎስ፣ በዘመነ ማርቆስና በዘመነ ሉቃስ የካቲት 5 ቀን ማለት ነው። በዘመነ ዮሐንስ ግን (ዘመነ ሉቃስ የሥግር ዓመት በመሆኑ) የካቲት 4 ቀን ላይ ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "41044", "contents": "23 February በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) በዘመነ ማቴዎስ፣ በዘመነ ማርቆስና በዘመነ ሉቃስ የካቲት 16 ቀን ማለት ነው። በዘመነ ዮሐንስ ግን (ዘመነ ሉቃስ የሥግር ዓመት በመሆኑ) የካቲት 15 ቀን ላይ ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "41050", "contents": "27 February በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) በዘመነ ማቴዎስ፣ በዘመነ ማርቆስና በዘመነ ሉቃስ የካቲት 20 ቀን ማለት ነው። በዘመነ ዮሐንስ ግን (ዘመነ ሉቃስ የሥግር ዓመት በመሆኑ) የካቲት 19 ቀን ላይ ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "41068", "contents": "21 September በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) በዘመነ ማቴዎስ፣ በዘመነ ማርቆስና በዘመነ ሉቃስ መስከረም 11 ቀን ማለት ነው። በዘመነ ዮሐንስ ግን (ዘመነ ሉቃስ የሥግር ዓመት በመሆኑ) መስከረም 10 ቀን ላይ ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "32038", "contents": "ስትራዝቡርግ (ፈረንሳይኛ፦ Strasbourg) (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "38800", "contents": "መልካ ሶዳ በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው። {{አቀማመጥ |align=center መልካ ሶዳ በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "46462", "contents": "ኤሊሻ ካስበርት (እንግሊዝኛ፦ Elisha Cuthbert) (1982) አንዲት የካናዳ ፊልም ተዋናይ ናት። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "32458", "contents": "ነሰብር (ቡልጋርኛ፦ Несебър) በቡልጋሪያ የሚገኝ ጥንታዊ መደብ ነው። በጥንት ስሙ መሰምብሪያ ይባል ነብር። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "46504", "contents": "ኦሳካ (በጃፓንኛ: 大阪市) የጃፓን ከተማ ነው። ከ637 እስከ 647 ዓም. ድረስ፣ እንደገናም ከ736 እስከ 737 ዓ.ም. ድረስ የጃፓን ዋና ከተማ ነበረ።"} {"id": "46510", "contents": "ፓሌርሞ (ጣልያንኛ፦ Palermo) በሲሲሊያ ደሴት የሚገኝ ከተማ ነው።"} {"id": "46522", "contents": "ጓንግዦው (ቻይንኛ፦ 廣州) የቻይና ከተማ ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "41248", "contents": "21 November በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) በዘመነ ማቴዎስ፣ በዘመነ ማርቆስና በዘመነ ሉቃስ ኅዳር 12 ቀን ማለት ነው። በዘመነ ዮሐንስ ግን (ዘመነ ሉቃስ የሥግር ዓመት በመሆኑ) ኅዳር 11 ቀን ላይ ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "46792", "contents": "K / k በላቲን አልፋቤት አሥራ አንደኛው ፊደል ነው። የ«K» መነሻ ከቅድመ-ሴማዊ ጽሕፈት «ካፍ» እንደ ሆነ ይታስባል። በዚህ ጽሕፈት ፊደሉ የዕጅ ስዕል መስለ። ለዚህም ተመሳሳይ የግብጽ ሀይሮግሊፍ ነበር፤ ግን የግብጽኛ ተናባቢ ድምጽ ምልክቶች ሥርዓት ለድምጹ /ደ/ ጠቅሞት ነበር። የካፍ ቅርጽ ከዚያ በፊንቄ (ከነዓን) ሰዎች ተለማ፣ ከዚህም በግሪክ አልፋቤት \"ካፓ\" (Κ κ) ደረሰ። በግዕዝ አቡጊዳ ደግሞ «ከ» («ካፍ») የሚለው ፊደል ከቅድመ-ሴማዊው «ካፍ» ስለ መጣ፣ የላቲን 'K' ዘመድ ሊባል ይችላል። (ይህ ቋንቋ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ K የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ።"} {"id": "46810", "contents": "ትራንስኒስትሪያ በከፊል ተቀባይነት ያገኘ አገር ነው። ነጻነቱን በ1982 ዓ.ም. ያዋጀ ምንም ቢሆን፣ ሞልዶቫ ግን ይግባኝ አለው። ከተባበሩት መንግሥታት ምንም አገራት ትራንስኒስትሪያን ተቀባይነት አልሰጡም። የሞልዶቫ ግዛት እንዲሆን የሞልዶቫን ይግባኝ ተቀባዮች ናቸው። በከፊል ተቀባይነት ካገኙት ሌሎች አገሮች፣ አብካዝያ፣ ደቡብ ኦሤትያ እና ናጎርኖ-ካራባቅ ትራንስኒስትሪያን እርስ በርስ ይቀበላሉ። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "41416", "contents": "ቡሬ ተክል - ኮቴሃሬ ቡሬ, ኦሮሚያ (ወረዳ) ቡሬ ሙዳይቱ (አፋር ክልል) ቡሬ ወምበራ (አማራ ክልል)"} {"id": "41422", "contents": "ኡር-ዛባባ በሱመራዊ ነገሥታት ዝርዝር ዘንድ ኪሽ በሱመር ላዕላይነቱን በያዘበት ጊዜ የኪሽ ንጉሥ ነበር። በነገሥታት ዝርዝሩ ዘንድ ከኩግባው በኋላ በኪሽ የገዙት 7 ወይም 8 የሱመር ነገሥታት ይዘረዝራሉ። ከነዚህ መካከል አንዱ ብቻ የኩግባው ልጅ ልጅና የፑዙር-ሲን ልጅ ኡር-ዛባባ ከሌላ ሰነድ ታውቋል። ሌሎቹ በሱመር ሁሉ እንደ ገዙ አጠራጣሪ ነው። በዚህ ዘመን ሁሉ (ከኩግባው በፊትና እስከ ታላቁ ሳርጎን ድረስ) ሉጋል-ዛገ-ሢ የኡሩክ ንጉሥ መሆኑ ይታወቃል፣ ስለዚህ የኪሽ ላዕላይነት በሙሉ ለበጣም ረጅም ዘመን አልነበረም። በዝርዝሩ ዘንድ ኡር-ዛባባ ለማይመስል ያህል ዘመን ለ400 ዓመታት ገዛ ቢለን፣ አንዱ ቅጂ ግን ለ6 ዓመት ገዛ ሲል፣ ይህ ቁጥር ከዚያው ዕውነት ይመስላል እንጂ። ከዚህ በኋላ ዝርዝሩ የአካድ ንጉሥ ሳርጎንን «የኡር-ዛባባ ዋንጫ ተሸካሚ» ይለዋል። «ሳርጎንና ኡር-ዛባባ» የተባለው ሰነድ ደግሞ ኡር-ዛባባን ይጠቅሳል። በዚሁ ጽሑፍ ዘንድ፣ ሳርጎን ከኡር-ዛባባ ሎሌዎች መካከል የቤተ መንግሥት አስረካቢ ሲሆን፣ ንጉሡ ኡር-ዛባባ ሕልምን አይቶ ሳርጎንን የ«ዋንጫ ተሸካሚ» ማዕረግ ሾመው፣ ይህም በመጠጦች (ጠጅ) ሳጥን ላይ ሓላፊነቱን ያለው ማለት ነው። ከዚያ ሳርጎን በራሱ ሕልም ኡር-ዛባባ በደም ወንዝ ውስጥ ሲሰመጥ ያያል። ስለዚህ ኡር-ዛባባ ሰምቶ እጅግ ተቸግሮ ሳርጎንን በተንኮል ለመግደል ያቅዳል። ሳርጎን የንጉሥ ተልዕኮ ሆኖ አንድ መልዕክት በጽላት ለኡሩክ ንጉሥ ሉጋል-ዛገሢ እንዲወስደው አዘዘ። መልዕክቱ ግን መልዕክተኛውን ስለ መግደል የሚል ልመና ነበር። ሰነዱ ተሰብሮ ከዚያ በኋላ ምን እንደ ሆነ ቢያጣም፣ ሳርጎን የአካድ መንግሥት መሥራች ለመሆን ስለ በቃ ሴራው እንዳልተከናወነ መገመት እንችላለን። ሌላው ኡር-ዛባባን የሚጠቅሰው ሰነድ የባቢሎን መቅደስ ዜና መዋዕል (ወይም «የቫይድነር ዜና መዋዕል» ) የተባለው ጽላት ነው። ዜና መዋዕሉም እንዲህ ይተርካል፦ ኡር-ዛባባ ዋንጫ ተሸካሚውን ሳርጎንን የመቅደሱን ወይን ጠጅ መሥዋዕት እንዲቀይር አዘዘው። ሆኖም ሳርጎን ይህን ትዕዛዝ በደንብ አልፈጸመም፣ በኋላም የአካድ ንጉሥ ቢሆንም በመጨረሻ የሱመር አረመኔ አማልክት ሳርጎንን ቀጡት በማለት ይጨምራል። የኡሩክ ንጉሥ ሉጋል-ዛገ-ሢ ወደ ዘመኑ መጨረሻ ኪሽን እንዳጠፋው ይታወቃል። ከትንሽ በኋላ ግን ሉጋል-ዛገሢ እራሱ በሳርጎን ተገለበጠ። ሳርጎን ደግሞ በኡር-ዛባባ ውድቀት ሚና እንዳጫወተ ብዙ ጊዜ ይገመታል፣ ይህ ግን ከተገኙት ጽላቶች ግልጽ አይደለም። ^ የሳርጎን ትውፊት (እንግሊዝኛ) ^ ABC19"} {"id": "41434", "contents": "የፋራን ምድረ በዳ (ዕብራይስጥ מדבר פארן /ሚድባር ፓእራን/) በመጽሐፍ ቅዱስ የሚጠቀስ ቦታ ነው። ስሙ መጀመርያ የሚታየው በኦሪት ዘፍጥረት 14፡6 ሲሆን፣ የኤላም ንጉሥ ኮሎዶጎምርና ከሱ ጋር ሌሎቹ ነገሥታት «የሖር ሰዎችንም በሴይር ተራራቸው በበረሀ አጠገብ እስካለች እስከ ኤል ፋራን ድረስ መቱ።» ከዚህ የፋራን ሥፍራ በሰዶምና ገሞራ አካባቢ እንደ ተገኘ ይመስላል። የአብርሃም በኲር ልጅ እስማይል እና እናቱ ሀጋር ከቤርሳቤ ከተሰደዱ በኋላ በፋራን መኖርያ አገኙ። በኋላ በሙሴ ዘመን የእስራኤል ልጆች ከግብጽና ከከነዓን መካከል ለ40 ዓመት ሲቆዩ፣ ከሠፈሩባቸው ምድረ በዳ ቦታዎች መካከል ይቆጠራል (ኦሪት ዘኊልቊ 10:12)። በኦሪት ዘዳግም 1:1 እንደገና፣ «በዮርዳኖስ ማዶ በምድረ በዳ፥ በዓረባ ውስጥ በኤርትራ ባሕር ፊት ለፊት፥ በፋራን በጦፌልም በላባንም በሐጼሮትም በዲዛሃብም መካከል ሳሉ፥ ሙሴ ለእስራኤል ሁሉ የነገራቸው ቃል ይህ ነው» በማለት ይጀመራል። በኋላ በምዕራፍ 33 ደግሞ «እግዚአብሔር ከሲና መጣ፥ በሴይርም ተገለጠ፤ ከፋራን ተራራ አበራላቸው...» የሚልን በረከት እናነባለን። እንደገና በዳዊት ጊዜ ዳዊት በፋራን ምድረ በዳ ሸሸገ (1 ሳሙኤል 25፡1)። በተጨማሪ በ1 ነገሥታት 11:17-18 ዘንድ የኤዶምያስ ሰው ሃዳድ ከኤዶምያስ ወደ ግብጽ በሸሸበት ወቅት፣ በምድያምና በፋራን አገሮች እንዳለፈ ይነግራል። ከነዚህ ጥቅሶች ሁሉ የተነሣ ብዙ ጊዜ ይህ ምድረ በዳ በሲና ልሳነ ምድር ውስጥ ወይም እስከ ዮርዳኖስ ጨው ባሕር ድረስ ያለው ምድረ በዳ መሆኑ ይታስባል። በሌላ ልማድ ግን የፋራን ሥፍራ በመካ (በአሁኑ ሳዑዲ አረቢያ) ዙሪያ ነበር የሚል አስተሳሰብ አለ። በተለይ በእስልምና እስማይልና ሀጋር ስደት ያገኙበት አገር ፋራን በመካ ዙሪያ ነበር። በዚህ ትምህርት «ፋራን» ማለት ሄጃዝ ወይም ምዕራቡ አረቢያ ነው። በመካ አካባቢ የተገኙ ኮረብቶች ወይም ተራሮች «የፋራን ተራሮች» እንደ ተባሉ የሚሉ አንዳንድ ጥንታዊ ምንጮች አሉ።"} {"id": "41458", "contents": "ይታይሽ «ቲቲ» አየነው (1992 እ.ኤ.አ. ተወለደች) በእስራኤል ለመጀመሪያ ጊዜ ቤተ እስራኤላዊት ሆና ወይዘሪት እስራኤል የሆነች ወጣት ናት። በወይዘሪት ዓለም የውበት ውድድርም ላይ እስራኤልን ወክላ ትሳተፋለች። ይታይሽ በChahawit ሠፈር፣ ጎንደር አካባቢ ነው የተወለደችው። እናትና አባቷ ልጅ እያለች ሞተዋል። ይታይሽ በ፲፪ ዓመቷ ከአያቶቿ ጋራ ወደ እስራኤል አመራች። የከፍተኛ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርቷን ካጠናቀቀች በኋላ በእስራኤል የመከላከያ ኃይል ውስጥ በመቶ አለቃነት (Lieutenant) አገልግላለች። ከዚያም በአልባሳት መደብር ውስጥ ሠርታለች። በማርች 2013 እ.ኤ.አ.፣ የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ባራክ ኦባማ እስራኤልን በጎበኙ ጊዜ ይታይሽ ከአሜሪካኑ ፕሬዚዳንትና ከእስራኤል ፕሬዚዳንት ሺምኦን ፔሬስ ጋር እራት ተጋብዛለች። ^ ሀ ለ ብርሃኔ, ምዕራፍ (06 March 2013). \"የወይዘሪት እስራኤል 2013 አሸናፊዋ ኢትዮ እስራኤላዊት\". ሪፖርተር. http://www.ethiopianreporter.com/index.php/other-sections/social-affairs/youth/item/1004-%E1%8B%A8%E1%8B%88%E1%8B%AD%E1%8B%98%E1%88%AA%E1%89%B5-%E1%8A%A5%E1%88%B5%E1%88%AB%E1%8A%A4%E1%88%8D-2013-%E1%8A%A0%E1%88%B8%E1%8A%93%E1%8D%8A%E1%8B%8B-%E1%8A%A2%E1%89%B5%E1%8B%AE-%E1%8A%A5%E1%88%B5%E1%88%AB%E1%8A%A4%E1%88%8B%E1%8B%8A%E1%89%B5 በ25 June 2013 የተቃኘ.  ^ ሀ ለ Sara Sidner; Earl Nurse (12 June 2013). \"ityish Aynaw: The first black Miss Israel\". CNN International. http://edition.cnn.com/2013/06/12/world/africa/yityish-aynaw-miss-israel-ethiopia/ በ13 June 2013 የተቃኘ.  (እንግሊዝኛ) ^ Shalev, Chemi (13 June 2013). \"Israel’s Ethiopian beauty queen wows a stylish New York audience\"."} {"id": "38866", "contents": "አሌ (ወረዳ) በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው። {{አቀማመጥ |align=center አሌ (ወረዳ) በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "47134", "contents": "የታችኛው ሶርብኛ በምሥራቅ ጀርመን አገር የሚገኝ ቋንቋ ሲሆን የፖሎኛ ቅርብ ዘመድ ነው። 10,000 የሚያሕሉ ተናጋሪዎች አሉት። የየታችኛው ሶርብኛ ውክፔዲያ አለ! (ይህ ቋንቋ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "47158", "contents": "ኬልታዊ ቋንቋዎች ወይም ኬልቲክ ቋንቋዎች አንድ የሕንዳዊ-አውሮፓዊ ቋንቋዎች ቤተሠብ ቅርንጫፍ ናቸው። ኬልታዊ ቋንቋዎች ሁሉ ከቅድመ-ኬልትኛ እንደ ደረሰ ይታስባል። ጎይዴሊክ ቋንቋዎች አየርላንድኛ የስኮትላንድ ጋይሊክኛ ማንክስኛ ኬልቲቤርኛ * ጋላይክኛ * ብሪቶኒክ ቋንቋዎች ዌልስኛ ኮርንኛ ብረቶንኛ ፒክትኛ * ጋሊክ ቋንቋዎች * ጋሊኛ * ሌፖንትኛ * ኖሪክኛ * ጋላትኛ * (ይህ ቋንቋ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "38878", "contents": "አቤ ደንጎሮ በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው። {{አቀማመጥ |align=center አቤ ደንጎሮ በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "47248", "contents": "ናኒና ሚካኤል ማለት በጎጃም ክፍለ ሃገር የሚገኝ ሲሆን ከመርዓዊ ከተማ በ58 ኪሎሜትር ርቀት የሚገኝና የጀማ ወንዝ ከሰቀላ ወረዳ ጋር የሚካ0ል ገጠራማ ቀበሌ ነው፡፡ ዋና ከተማው፡ ቅዳሚት ( አብራዲ ገበያ) ትምህርት ቤት ፡ ናኒና አንደኛ ደረጃ ሙሉ ሳይክል ት/ቤት (1974 ተሠራ) በስፋራው የናኒና ሚካኤል ገዳም፡ የሸባይታ ሚካኤል ንዑስ ደብር የሚገኝ ሲሆን አሞራ ገደል የሚባል ትልቅ ተራራ ባለፀጋ ነው፡፡ ናኒና የቦታውን ስያሜ ያገኘው ናና ከሚባል ፈረሰኛ እንደሆነ በአፈታሪክ ይነገራል፡፡ በአገረኛ አጠራሩ ቁልጭ እቦሌ፡ ወይም እቦሌ በመባል ይታወቃል፡፡ በደርግ ስርዓት የጭነት መኪና ይደርስ የነበረ ቢሆንም በአሁኑ ሰዓት ምንም አይነት ዘመናዊ የመጓጓዣ ዘዴ ተጠቃሚ አይደለም፡፡ በቦታው በግምት ከ2- 3 ሺህ አባ ወራዎች እንደሚኖሩ የሚገመት ሲሆን በነፍስ ወከፍ ኗሪ ቁጥር 8-10ሺህ ህዝብ እንደሚኖር ይገመታል፡፡ ናኒና በ6 ደሽ/ጎጥ የተከፋፈለ በአንድ ሰበካ ጉባኤ የሚመራ ነው፡፡ ዳንቡርታ፡ ቆለላ፡ ገርባይታ፡ አባይ፡ ደብር፡ ሰላይታ ይባላሉ፡፡ በቦታው አችፊ :ጀማ፡ ህዝብዳር፡ አረፈአይኔ፡ ላይደብር የሚባሉ ወንዞች ሲኖሩ በርካታ ምንጮች ባለፀጋ የሆነ ደጋማ ስፍራ ነው፡፡ ድንች፡ ገብስ፡ ባቄላ፡ አተር፡ አጃ፡ ስንዴ፡ በቆሎ፡ ተልባ፡ ኑግ፡ ጎመን፡ ጤፍ፡ ዳጉሳ ሰብሎች በማብቀል ይታወቃል፡፡ ህዝቡ ኑሮው ባህላዊ የኑሮ ዘዴን የተከተለ ሲሆን ሙሉ በሙሉ 100% ኦርቶዶክስ ተዋህዶ አማኝ ህዝብ ነው። ናኒና ተምረው ለወግ የበቁ ምሁራኖች ሲኖሩ በተለያዩ የኢትዮጵያ ክፍሎች በተለያየ ሙያ ዘርፍ በማገልገል ላይ ይገኛሉ፡፡ ለመጥቀስ ያክል፡ ዶ/ር ጋሹ ክንዱ የቡሬ ሆስፒታል ሜዲካል ዳይሬክተር ዘመነ ታረቀኝ ደብረማርቆስ ዩኒቨርሲቲ የህግ መምህር ግርማው አሸብር በደብረ ማርቆስ ዩኒቨርስቲ የስነፅሁፍ መምህር ብርሃኑ ሽፈራው መምህር አውደው ታደለ መምህር መንግስቱ አሸብር የመንግስት ሰራተኛ አመረ መስፍን ደርበው ማሞ ምትኩ መስፍን ገነት መስፍን ሰራዊት አበራ ✈ሙላት ታደለ፡ ኢንስፔክተር ✈ዘመኑ ተፈሪ ✈አመረ ገነት ✈አንለይ አናጋው ✈ቡቃያው እውነቱ ሙጨ ኢንጅነር ✈ቀረብህ አለሙ ✈ሙሃባው የሽዋስ ✈አመረ ገነት ✈ይታክቱ አሸብር የጤና ባለሙያ ✈ዉብስራ አለምነህ ✈ሙሉቀን በቃሉ ሙሉ ✈ዳኝነት ታደለ ✈ይሔነው አሸብር ✈ሃይማኖት ተሰራ ✈አደላ አያና ✈ካሳሁን አስማማው ✈አዲሹ መንገሻ......እና ሌሎችም ተጠቃሽ ሲሆኑ በርካታ ተተኪ ወጣቶች የከፍተኛ ትምህርታቸውን የሚገኙከታተሉ ይገኛሉ፡፡ በአጠቃላይ ናኒና በወፍ በረር ለመግለፅ ያክል ይህን ይመስላል፡፡"} {"id": "47272", "contents": "ፊዴል ካስትሮ (እስፓንኛ፦ Fidel Castro) 1918-2009 ዓም የኖረ ከ1951 እስከ 1969 ዓም ድረስ የኩባ ጠቅላይ ሚኒስትር፣ ከ1969ም እስከ 2000 ዓም ድረስ የኩባ ፕሬዚዳንት ነበር። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "42010", "contents": "ሳሮኒክ ወሽመት ከቆሮንቶስ ልሳነ ምድር ወደ ምሥራቅ ያለው የኤጊያን ባህር አካል ነው።"} {"id": "42040", "contents": "ሚዙሪ ከአሜሪካ 50 ክፍላገራት 1ዱ ነው።"} {"id": "42046", "contents": "ኮነቲከት (Connecticut) ከአሜሪካ 50 ክፍላገራት 1ዱ ነው።"} {"id": "42064", "contents": "ሚሺጋን ወይም ሚሺገን (Michigan /'ምሽገን/) ከአሜሪካ 50 ክፍላገራት 1ዱ ነው።"} {"id": "47428", "contents": "ታሚል ናዱ በደቡብ የምትገኝ የሕንድ ክልል ናት።"} {"id": "38914", "contents": "ዲገሉና ጥጆ በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው። {{አቀማመጥ |align=center ዲገሉና ጥጆ በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "38920", "contents": "ዳዎ በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው። {{አቀማመጥ |align=center ዳዎ በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "47506", "contents": "ቶሺሮ ሚፉኔ (ጃፓንኛ፦ 三船 敏郎 1912-1990 ዓም) ዝነኛ የጃፓን ተዋናይ ነበር። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "47572", "contents": "ኑ ሳውስ ዌልስ (እንግሊዝኛ፦ New South Wales «አዲስ ደቡብ ዌልስ») የአውስትራሊያ ክፍላገር ነው።"} {"id": "38938", "contents": "ገቺ (ወረዳ) በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው። {{አቀማመጥ |align=center ገቺ (ወረዳ) በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "47602", "contents": "ጄምስ ፕረስኮት ጁል (እንግሊዝኛ፦ James Prescott Joule 1811-1881 ዓም) የኢንግላንድ ፊዚሲስትና ሒሳብ ተመራማሪ ነበሩ። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "47608", "contents": "ብሓር በስሜን-ምሥራቅ የምትገኝ የሕንድ ክፍላገር ናት።"} {"id": "47614", "contents": "የአማርኛ የቃል ክፍሎች አምስት ናቸው። እነርሱም፦ ስም ቅፅል ግስ ተውሳከ ግስ መስተዋድድ ናቸው።"} {"id": "47620", "contents": "ላሳ (ቻይንኛ፦ 拉萨) የቻይና ቲቤት ከተማ ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "44482", "contents": "ኑር-አዳድ ከ1776 እስከ 1760 ዓክልበ. ድረስ (ኡልትራ አጭር) የላርሳ 4ኛ ንጉሥ ነበረ። የሱሙኤል ተከታይ ነበር። የኑር-አዳድ አባት ስም አይታወቅም። ኑር-አዳድ አዲስ ሥርወ መንገሥት በላርሳ መሠረተ። እንደ ቅድመኞቹ ነገሥታት ሳይሆን ራሱን «አሞራዊ አላለም፣ ስሙም አሞርኛ ሳይሆን አካድኛ ነው። የኑር-አዳድ ማዕረግ አርዕስት ደግሞ እንደ ቅድመኞቹ ነገሥታት «የኡር ንጉሥ» ሳይሆን «የላርሳ ንጉሥና የኡር መጋቢ» ተባለ። ኡር ግን በግዛቱ ውስጥ ቀረች፣ ብዙ የሕንጻ አሠራር በዚያችም ከተማ አስቀጠለ። ኒፑር ወደ ላርሳ ጠላት ወደ ኢሲን ተመለሰ። በአንድ ጽሑፍ ዘንድ «ኑር-አዳድ ከብዙዎች ለንጉሥነቱ ተመረጠ» ይገልጻል። ለዘመኑ ፲፮ ዓመታት ፲፬ ያህል የዓመት ስሞች ታውቀዋል። ከነርሱም መካከል፦ 1776 ዓክልበ. ግ. - «ኑር-አዳድ ንጉሥ የሆነበት ዓመት» 1775 ዓክልበ. ግ. - «ኑር-አዳድ ንጉሥ ከሆነበት ዓመት በኋላ የሆነው ዓመት» g (ቅድም-ተከተል አይታወቅም) - «ማሽካን-ሻፒር (ከኒፑር ስሜን የነበረ ከተማ) የተያዘበት ዓመት» የኑር-አዳድ ተከታይ ልጁ ሲን-ኢዲናም ነበረ። የኑር-አዳድ ዓመት ስሞች የላርሳ ንገሥታት (እንግሊዝኛ)"} {"id": "44500", "contents": "ሲን-ኤሪባም ከ1753 እስከ 1751 ዓክልበ. ድረስ (ኡልትራ አጭር) የላርሳ ፮ኛ ንጉሥ ነበረ። የሲን-ኢዲናም ተከታይ ነበር። የአባቱ ስም አይታወቅም። ለዘመኑ ፪ ዓመታት የዓመት ስሞች ታውቀዋል። እነርሱም፦ 1753 ዓክልበ. ግ. - «ሲን-ኤሪባም ንጉሥ የሆነበት አመት» 1752 ዓክልበ. ግ. - «ታላቅ የመዳብ ሐውልት ወደ ቤተ መቅደስ ያመጣበት ዓመት» 1751 ዓክልበ. ግ. - «ሲን-ኢቂሻም ንጉሥ የሆነበት ዓመት» ሲን-ኤሪባም በኒፑር ላይ የላርሳ ሥልጣን አስቀጠለ። የሲን-ኤሪባም ተከታይ ልጁ ሲን-ኢቂሻም ነበረ። የሲን-ኤሪባም ዓመት ስሞች የላርሳ ንገሥታት (እንግሊዝኛ)"} {"id": "43738", "contents": "ኢማም የእስልምና የእምነት መሪ ነው። : ይህ ፡ አጭር ፡ ሃይማኖት ፡ ነክ ፡ ጽሑፍ ፡ መሠረት ፡ ወይም ፡ መዋቅር ፡ ነው። እርስዎ ፡ ሊያስፋፉት ፡ ይችላሉ!"} {"id": "4901", "contents": "1 January 1712 - 8 September 1712 እ.ኤ.ኣ. = 1704 ዓ.ም. 9 September 1712 - 31 December 1712 እ.ኤ.ኣ. = 1705 ዓ.ም."} {"id": "4907", "contents": "1 January 1709 - 8 September 1709 እ.ኤ.ኣ. = 1701 ዓ.ም. 9 September 1709 - 31 December 1709 እ.ኤ.ኣ. = 1702 ዓ.ም."} {"id": "44524", "contents": "የኤሽኑና ሕግጋት በሁለት ጽላቶች በ1937 እና 1939 ዓ.ም. በኢራቅ ተገኙ። ምናልባት 1775 ዓክልበ."} {"id": "4973", "contents": "1 January 1676 - 7 September 1676 እ.ኤ.ኣ. = 1668 ዓ.ም. 8 September 1676 - 31 December 1676 እ.ኤ.ኣ. = 1669 ዓ.ም."} {"id": "4979", "contents": "1 January 1673 - 7 September 1673 እ.ኤ.ኣ. = 1665 ዓ.ም. 8 September 1673 - 31 December 1673 እ.ኤ.ኣ. = 1666 ዓ.ም."} {"id": "4985", "contents": "1 January 1670 - 7 September 1670 እ.ኤ.ኣ. = 1662 ዓ.ም. 8 September 1670 - 31 December 1670 እ.ኤ.ኣ. = 1663 ዓ.ም."} {"id": "40522", "contents": "26 April በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም ሚያዝያ 18 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "40612", "contents": "21 May በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም ግንቦት 13 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "44554", "contents": "የሩዋንዳ እግር ኳስ ፌዴሬሽን (ፈረንሣይኛ፦ Fédération Rwandaise de Football Aassociation) (FERWAFA) የሩዋንዳ እግር ኳስ አስተዳዳሪ አካል ነው። ፌዴሬሽኑ የተመሠረተው በ1972 እ.ኤ.አ. ሲሆን የሩዋንዳ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድንንና የተለያዩ ብሔራዊ ውድድሮችን ያዘጋጃል። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "44596", "contents": "ኩሻዊ ወይም ኩሺቲክ ቋንቋዎች የአፍሮኤሲያዊ ዝርያ ቅርንጫፍና በአብዛኛው በአፍሪካ ቀንድ የሚነገሩ ናቸው። ዋና ዋና ክፍሎቹ፦ በጃ (ኤርትራ, ግብጽና ሱዳን) ብሊን (ኤርትራ) አገውኛ ሲዳምኛ አፋርኛ ኦሮምኛ ሳሆኛ ሶማልኛ ዱላይኛ ኢራቊኛ (ከታንዛኒያ) በዊኪ-መዝገበ-ቃላት መርሃገብር ላይ፦ ኦሮምኛ ሷዴሽ ዝርዝር ሶማልኛ ሷዴሽ ዝርዝር (ይህ ቋንቋ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "5045", "contents": "1 January 1640 - 7 September 1640 እ.ኤ.ኣ. = 1632 ዓ.ም. 8 September 1640 - 31 December 1640 እ.ኤ.ኣ. = 1633 ዓ.ም."} {"id": "5051", "contents": "1 January 1637 - 7 September 1637 እ.ኤ.ኣ. = 1629 ዓ.ም. 8 September 1637 - 31 December 1637 እ.ኤ.ኣ. = 1630 ዓ.ም."} {"id": "5057", "contents": "1 January 1634 - 7 September 1634 እ.ኤ.ኣ. = 1626 ዓ.ም. 8 September 1634 - 31 December 1634 እ.ኤ.ኣ. = 1627 ዓ.ም."} {"id": "40750", "contents": "7 August በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም ነሐሴ 1 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "5087", "contents": "1 January 1619 - 8 September 1619 እ.ኤ.ኣ. = 1611 ዓ.ም. 9 September 1619 - 31 December 1619 እ.ኤ.ኣ. = 1612 ዓ.ም."} {"id": "5093", "contents": "1 January 1616 - 7 September 1616 እ.ኤ.ኣ. = 1608 ዓ.ም. 8 September 1616 - 31 December 1616 እ.ኤ.ኣ. = 1609 ዓ.ም."} {"id": "40882", "contents": "ሐኪም ወርቅነህ እሸቴ የኢትዮጵያ ምርጥ ልጅ ነበሩ። አዛዥ ወርቅነህ / ሐኪም ወርቅነህ እሸቴ የመቅደላ ጦርነት ጊዜ በእንግሊዝ የጦር መኮንን በሕጻንነታቸው ወደ ሕንድ አገር ተወስደው እዚያው ያደጉ፤ የኖሩ እና በቀዶ ጥገና ሙያ የተሠማሩ ሰው ሲሆኑ አሳዳጊ አባቶቻቸው በሰጧቸው ስሞች ቻርልስ (በወሰዳቸው መኮንን ስም)፤ ማርቲን (ባሳዳጊያቸው ሐኪም ስም) (Charles Martin) ይባሉ ነበር። አዛዥ ወርቅነህ በሎንዶን የኢትዮጵያ ዋና መላክተኛነቱን ሥልጣን ሲሾሙ የሹመት ማስረጃቸውን መጀመሪያ ለንጉሥ ጆርጅ አምስተኛ ሐምሌ ፲፰ ቀን ፲፱፻፳፯ ዓ/ም፤ በኋላ ደግሞ ለንጉሥ ኤድዋርድ ስምንተኛ ጥር ፳፯ ቀን ፲፱፻፳፱ ዓ/ም አቅርበዋል። በዚህ ዕለት የኢትዮጵያን ግዛት ከግንቦት ፩ ቀን ፲፱፻፳፰ ዓ/ም ጀምሮ የምወክለው እኔ ነኝ ያለችው የኢጣሊያ መላክተኛም የሹመት ማስረጃውን አብሮ አቅርቧል። በሎንዶን ፲፯ ‘ፕሪንስስ ጌት’ (17 Princes Gate) የሚገኘውን የኢትዮጵያ መላከተኞች መኖሪያ እና መሥሪያ ቤትን በአገራቸው ስም የገዙትም ዋና መላክተኛ አዛዥ ሐኪም ወርቅነህ እሸቴ ናቸው። የኢትዮጵያ መላክተኞች በብሪታኒያ [1]"} {"id": "40894", "contents": "7 September በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም ጳጉሜ 2 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "5153", "contents": "1 January 1586 - 7 September 1586 እ.ኤ.ኣ. = 1578 ዓ.ም. 8 September 1586 - 31 December 1586 እ.ኤ.ኣ. = 1579 ዓ.ም."} {"id": "40912", "contents": "16 September በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) በዘመነ ማቴዎስ፣ በዘመነ ማርቆስና በዘመነ ሉቃስ መስከረም 6 ቀን ማለት ነው። በዘመነ ዮሐንስ ግን (ዘመነ ሉቃስ የሥግር ዓመት በመሆኑ) መስከረም 5 ቀን ላይ ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "40918", "contents": "2 January በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) በዘመነ ማቴዎስ፣ በዘመነ ማርቆስና በዘመነ ሉቃስ ታኅሣሥ 24 ቀን ማለት ነው። በዘመነ ዮሐንስ ግን (ዘመነ ሉቃስ የሥግር ዓመት በመሆኑ) ታኅሣሥ 23 ቀን ላይ ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "40930", "contents": "8 January በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) በዘመነ ማቴዎስ፣ በዘመነ ማርቆስና በዘመነ ሉቃስ ታኅሣሥ 30 ቀን ማለት ነው። በዘመነ ዮሐንስ ግን (ዘመነ ሉቃስ የሥግር ዓመት በመሆኑ) ታኅሣሥ 29 ቀን ላይ ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "44638", "contents": "ሽቱትጋርት (ጀርመንኛ፦ Stuttgart) ፍሪድርክ ሺለር፦ በስቱትጋርት ውስጥ አጠና። ቶርስተን ሀ፦ በስቱትጋርት ውስጥ አጠና። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "44650", "contents": "ቦርዶ (ፈረንሳይኛ፦ Bordeaux) የፈረንሳይ ከተማ ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "44662", "contents": "አሰልጣኝ፡ ኦስካር ታባሬዝ የቡድኑ ተሰላፊዎች ዝርዝር በግንቦት ፳፫ ቀን ፳፻፮ ዓ.ም. ነው የታወቀው። አጥቂው ሉዊስ ሱዋሬዝ የኢጣልያን ተከላካይ ጂዮርጂዮ ኪየሊኒን በመንከሱ በሰኔ ፲፱ ቀን ፳፻፮ ዓ.ም. የፊፋ ቅጣት ኮሚቴ ለ፱ ብሔራዊ ጨዋታዎች እንዲሁም ለአራት ወራት በማንኛውም ከእግር ኳስ ጋር የተያያዘ ክንውን እንዳይሳተፍ ከልክሏል። በተጨማሪም ሉዊስ ሱዋሬዝ ፻ሺህ የስዊስ ፍራንክ ተቀጥቷል። ከሉዊስ ሱዋሬዝ እገዳ በኋላ ኡራጓይ በኮሎምቢያ 2-0 በመሸነፉ ከውድድሩ ወጥቷል። ^ (እስፓንኛ) \"Plantel definitivo para Brasil 2014\". auf.org.uy. በግንቦት ፳፫ ቀን ፳፻፮ ዓ.ም. የተወሰደ. ^ (እንግሊዝኛ) \"Luis Suárez suspended for nine matches and banned for four months from any football-related activity\". የዓለም አቀፍ እግር ኳስ ማኅበር (ሰኔ ፲፱ ቀን ፳፻፮ ዓ.ም.). Archived from the original on ሰኔ ፳፮ ቀን ፳፻፮ ዓ.ም.. በሰኔ ፳፫ ቀን ፳፻፮ ዓ.ም. የተወሰደ. ^ (እንግሊዝኛ) De Menezes, Jack (ሰኔ ፲፱ ቀን ፳፻፮ ዓ.ም.). \"Luis Suarez banned: Fifa hand striker record nine-game ban AND a four month football ban for biting Giorgio Chiellini in biggest ever World Cup suspension\"."} {"id": "5369", "contents": "1 January 1479 - 7 September 1479 እ.ኤ.ኣ. = 1471 ዓ.ም. 8 September 1479 - 31 December 1479 እ.ኤ.ኣ. = 1472 ዓ.ም."} {"id": "5375", "contents": "1 January 1476 - 6 September 1476 እ.ኤ.ኣ. = 1468 ዓ.ም. 7 September 1476 - 31 December 1476 እ.ኤ.ኣ. = 1469 ዓ.ም."} {"id": "44704", "contents": "ኪልሜስ አትሌቲኮ ክለብ በኪልሜስ፣ አርጀንቲና የሚገኝ እግር ኳስ ክለብ ሲሆን የተመሠረተው በ1887 እ.ኤ.አ. ነው። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "5459", "contents": "1 January 1436 - 6 September 1436 እ.ኤ.ኣ. = 1428 ዓ.ም. 7 September 1436 - 31 December 1436 እ.ኤ.ኣ. = 1429 ዓ.ም."} {"id": "5501", "contents": "1 January 1415 - 7 September 1415 እ.ኤ.ኣ. = 1407 ዓ.ም. 8 September 1415 - 31 December 1415 እ.ኤ.ኣ. = 1408 ዓ.ም."} {"id": "44764", "contents": "ሳውዝሃምፕተን እግር ኳስ ክለብ (እንግሊዝኛ፦ Southampton Football Club) በሳውዝሃምፕተን ከተማ እንግሊዝ አገር የሚገኝ እግር ኳስ ክለብ ነው። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "44776", "contents": "ሰቪያ እግር ኳስ ክለብ (እስፓንኛ፦ Sevilla Fútbol Club, S.A.D.) በሰቪያ፣ እስፓንያ የሚገኝ እግር ኳስ ክለብ ነው። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "5657", "contents": "1 January 1338 - 5 September 1338 እ.ኤ.ኣ. = 1330 ዓ.ም. 6 September 1338 - 31 December 1338 እ.ኤ.ኣ. = 1331 ዓ.ም."} {"id": "44788", "contents": "ክለብ አትሌቲኮ ሪቨር ፕሌት በብዌኖስ አይሬስ፣ አርጀንቲና የሚገኝ የእግር ኳስ ክለብ ነው። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "5693", "contents": "1 January 1320 - 5 September 1320 እ.ኤ.ኣ. = 1312 ዓ.ም. 6 September 1320 - 31 December 1320 እ.ኤ.ኣ. = 1313 ዓ.ም."} {"id": "44824", "contents": "ኡኒቨርሲዳድ ዴ ቺሌ ክለብ (እስፓንኛ፦ Club Universidad de Chile) በሳንቲያጎ፣ ቺሌ የሚገኝ የእግር ኳስ ክለብ ነው። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "5729", "contents": "1 January 1302 - 5 September 1302 እ.ኤ.ኣ. = 1294 ዓ.ም. 6 September 1302 - 31 December 1302 እ.ኤ.ኣ. = 1295 ዓ.ም."} {"id": "5747", "contents": "1 January 1293 - 4 September 1293 እ.ኤ.ኣ. = 1285 ዓ.ም. 5 September 1293 - 31 December 1293 እ.ኤ.ኣ. = 1286 ዓ.ም."} {"id": "3527", "contents": "አላማጣ በኢትዮጵያ የ[አማራ]] ክልል በሰሜን ወሎ የምትገኝ ውብ ከተማ ስትሆን ከአዲስ አበባ 600ኪ/ሜትር ርቀት ላይ ትገኛለች። በ1998 ማዕከላዊ የስታትስቲክስ ባለስልጣን እንደተመነው የ45,632 ህዝብ መኖሪያ ስትሆን ከነሱም 22,712 ወንዶችና 22,920 ሴቶች ይኖሩባታል። በሌላ ገለልተኛ ትምና ደግሞ የ48,262 ህዝብ መኖሪያ ተደርጋ ተገምታለች። የከተማዋ አቀማመጥ በ12°24′ ሰሜን ኬክሮስ እና 39°33′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ነው። በአላማጣ አካባቢ የሚገኘው መሬት በጣም ለም እና ለእርሻም ተስማሚ ነው። ሃፍቱ ባራኪ ወልድየ የትውልድ አገር ናት ^ ማዕከላዊ የስታትስቲክስ ባለስልጣን, population.pdf ^ Butler, Rhett A., 2005 population estimates for cities in Ethiopia"} {"id": "3539", "contents": "ጎባ በኢትዮጵያ የኦሮሚያ ክልል ከተማ ሲሆን በባሌ ዞንና በጎባ ወረዳ ይገኛል። በ1998 ማዕከላዊ የስታትስቲክስ ባለስልጣን እንደተመነው የ50,650 ሰው መኖሪያ ሲሆን ከነሱም 24,256 ወንዶችና 26,394 ሴቶች ይገኙበታል። በሌላ ገለልተኛ ትምና ደግሞ የ34,868 ሰው መኖሪያ ተደርጎ ተገምቷል። የከተማው አቀማመጥ በ7°00′ ሰሜን ኬክሮስ እና 39°58′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ነው። ^ ማዕከላዊ የስታትስቲክስ ባለስልጣን, population.pdf ^ Butler, Rhett A., 2005 population estimates for cities in Ethiopia ጎባ የሚያምር መልካምድራዊ ግጥታ ሲኖራት;በመንግስተ ግን በቂ ትኩረት አልተሰጣትም::"} {"id": "5813", "contents": "1 January 1260 - 4 September 1260 እ.ኤ.ኣ. = 1252 ዓ.ም. 5 September 1260 - 31 December 1260 እ.ኤ.ኣ. = 1253 ዓ.ም."} {"id": "5849", "contents": "1 January 1242 - 4 September 1242 እ.ኤ.ኣ. = 1234 ዓ.ም. 5 September 1242 - 31 December 1242 እ.ኤ.ኣ. = 1235 ዓ.ም."} {"id": "5855", "contents": "1 January 1239 - 5 September 1239 እ.ኤ.ኣ. = 1231 ዓ.ም. 6 September 1239 - 31 December 1239 እ.ኤ.ኣ. = 1232 ዓ.ም."} {"id": "5861", "contents": "1 January 1236 - 4 September 1236 እ.ኤ.ኣ. = 1228 ዓ.ም. 5 September 1236 - 31 December 1236 እ.ኤ.ኣ. = 1229 ዓ.ም."} {"id": "5867", "contents": "1 January 1233 - 4 September 1233 እ.ኤ.ኣ. = 1225 ዓ.ም. 5 September 1233 - 31 December 1233 እ.ኤ.ኣ. = 1226 ዓ.ም."} {"id": "5873", "contents": "1 January 1230 - 4 September 1230 እ.ኤ.ኣ. = 1222 ዓ.ም. 5 September 1230 - 31 December 1230 እ.ኤ.ኣ. = 1223 ዓ.ም."} {"id": "5879", "contents": "1 January 1227 - 5 September 1227 እ.ኤ.ኣ. = 1219 ዓ.ም. 6 September 1227 - 31 December 1227 እ.ኤ.ኣ. = 1220 ዓ.ም."} {"id": "5885", "contents": "1 January 1224 - 4 September 1224 እ.ኤ.ኣ. = 1216 ዓ.ም. 5 September 1224 - 31 December 1224 እ.ኤ.ኣ. = 1217 ዓ.ም."} {"id": "3647", "contents": "ፕራግ (Praha) የቼክ ሪፑብሊክ ዋና ከተማ ነው። በ900 ዓ.ም. ገደማ ተሠራ። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 1,941,803 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 1,212,097 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 50°06′ ሰሜን ኬክሮስ እና 14°26′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል።"} {"id": "3665", "contents": "ታሊን (Tallinn) የኤስቶኒያ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 379,000 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 59°22′ ሰሜን ኬክሮስ እና 24°48′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል።"} {"id": "5915", "contents": "1 January 1209 - 4 September 1209 እ.ኤ.ኣ. = 1201 ዓ.ም. 5 September 1209 - 31 December 1209 እ.ኤ.ኣ. = 1202 ዓ.ም."} {"id": "5921", "contents": "1 January 1206 - 4 September 1206 እ.ኤ.ኣ. = 1198 ዓ.ም. 5 September 1206 - 31 December 1206 እ.ኤ.ኣ. = 1199 ዓ.ም."} {"id": "3707", "contents": "ትሪፖሊ የሊቢያ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጭምር 2,357,800 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 1,269,700 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 32°54′ ሰሜን ኬክሮስ እና 13°11′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል።"} {"id": "3719", "contents": "ፖርት ሉዊስ (ፈረንሳይኛ፦ Port Louis /ፖ፡ ሉዊ/) የሞሪሸስ ዋና ከተማ ነው። ፈረንሳዮች በ1727 ዓ.ም. ሠሩት። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨመር 577,200 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 143,800 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 20°10′ ደቡብ ኬክሮስ እና 57°30′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል።"} {"id": "3725", "contents": "ፖድጎሪጻ (Подгорица) የሞንቴኔግሮ ዋና ከተማ ነው። በ1995 ዓ.ም. በተደረገ ቆጠራ መሠረት የሕዝቡ ቁጥር 136,473 ነበር። «ፖድጎሪጻ» ማለት «ከጎሪጻ ሥር» ማለት ነው። «ጎሪጻ» ማለት ደግሞ «ትንሽ ተራራ» ሲሆን ቅርብ የሆነ ኮረብታ ስም ነው። በጥንትና በሮማ መንግሥት ዘመናት ከሥፍራው አጠገብ «ዶክሌያ» (Doclea) የተባለ መንደር ነበር። የሮማ ንጉሥ ዲዮቅልጥያኖስ ከዚህ አገር ነበር። ስለዚህ ከሱ በኋላ የዚያ ቦታ ስም «ድዮክሌያ» (Diocleia) ሆነ። በስላቮች ይህ ስም «ዱክልያ» (Дукля) ሆነ። ፖድጎሪጻ መጀመርያ Bizirminium («ቢዚርሚኒዩም») ተባለ። ከ12ኛው ምዕተ ዓመት ጀምሮ «ሪብኒጻ» (Рибница) ተብሎ ከ1318 ዓ.ም. ጀምሮ «ፖድጎሪጻ» በሚለው ስም ታወቋል። ሆኖም ከተማው ከ1937 እስከ 1984 ዓ.ም. ድረስ «ቲቶግራድ» (Титоград) ተሰይሞ ነበር።"} {"id": "5969", "contents": "1 January 1182 - 4 September 1182 እ.ኤ.ኣ. = 1174 ዓ.ም. 5 September 1182 - 31 December 1182 እ.ኤ.ኣ. = 1175 ዓ.ም."} {"id": "45226", "contents": ""} {"id": "51646", "contents": ""} {"id": "45490", "contents": "ሱሙ-ኤፑኽ መጀመርያው የምናውቀው የያምኻድ ንጉሥ ነበር። ምናልባት ከ1722 እስከ 1692 ዓክልበ. አካባቢ (ኡልትራ አጭር አቆጣጠር) በዋና ከተማው ሐላብ ነገሠ። ግዛቱ ከሐላብ በላይ አላላኽንና ቱባን ያጠቅልል ነበር። ሱሙ-ኤፑኽ በታሪክ መዝገብ መጀመርያው የሚገባ የማሪ ንጉሥ ያኽዱን-ሊም ከጠላቶቹ መካከል ሲጠቅሰው ነው። ያኽዱን-ሊም በአሦር ላይ የማግባባት ስምምነት ከሱሙ-ኤፑኽ ጋር ምንም ቢኖረውም፣ በያምኻድ ስሜንና እስከ ሜድትራኒያን ባሕር ድረስ ዘመተ። ስለዚህ ሱሙ-ኤፑኽ በቱቱል ከተማ የሠፈሩት ያሚናውያንን በያኽዱን-ሊም ላይ ደገፋቸው። ያኽዱን-ሊምም በዚህ ዘመቻ አሸናፊ ቢሆንም፣ በገዛው ልጅ ሱሙ-ያማን ግድያ ሞተ። በቅርብ ጊዜ ውስጥ የአሦር ንጉሥ 1 ሻምሺ-አዳድ ማሪን የያዘ ነው። ሱሙ-ኤፑኽ በኻሹም ከተማ እርዳታ በዛልማቁም መንግሥት ላይ ዘመተ። ኻሹም በኋላ ግን ድጋፉን ወደ አሦር አዛወረ፤ እንዲሁም ኡርሹ ከተማና የከርከሚሽ ንጉሥ አፕላሃንዳ ድጋፋቸውን ከያምኻድ ወደ አሦር አዛወሩ። ከዚህ ሻምሺ-አዳድ ማሪን በ1705 ዓክልበ. ይዞ፣ በ1694 ዓክልበ."} {"id": "47908", "contents": "ስድስት በተራ አቆጣጠር ከአምስት የሚከተለው ቁጥር ነው። ምልክቱ ከግዕዝ እንደ ተወረሰ ፮ ነው፣ ይህም ከግሪክ አልፋቤት ቁጥር ፊደል ስቲግማ («ϛ») እንደ ተወሰደ ይታመናል። በብዙ ልሳናት የሚገኘው ምልክት 6 ከሕንዳዊ ቁጥር ምልክቶች ተደረጀ። እነዚህ ምልክቶች በአውሮፓ ከ968 እና 1550 ዓም መካከል እየተደረጁ ተቀባይነት አገኙ። ከዚያ አስቀድሞ በሮማውያን ቁጥር ምልክቶች የ«ስድስት» ምልክት «VI» ነበር።"} {"id": "45634", "contents": "በላ ልበልሃ ማለት በኢትዮጵያ ዘመናዊ ፍርድ ቤቶች ሳይቋቋሙና የወንጀለኛ መቅጫ እና የፍታ-ብሄር ህግ ተረቆና በአዋጅ ፀድቆ ተግባራዊ ከመሆኑ በፊት ህዝቡ በሃገር ሽማግሌዎች የሚዳኝበት ባህላዊ የፍርድ ሂደት ነው፡፡ ይሁንና \"በላ ልበልሃ\" እስካሁንም በተለይ ከከተሞች ርቀው በሚኖሩ የተለያዩ ብሄር ብሄረሰቦች እየተጠቀሙባቸው ከሚገኙት ባሕላዊ ሽምግልናዎች የተለየ የሚያደርገው መሰረታዊ ልዮነት ያለው የዳኝነት ስርዓት አለው፡፡ ይኸውም በዳይና ተበዳይ /ከሳሽና ተከሳሽ/ ዳኞች ፊት ቀርበው ክርክር የሚያደርጉት በስነ ግጥምና በቅኔ መሆኑ ነው፡፡ ህዝቡም ዙሪያቸውን በመታደም የፍርድ ሂደቱንና ክርክሩን የሚከታተል ሲሆን፤ በተለይ \"በበላ ልበልሃ\" ክርክር አሸናፊ የሆነ ሰው በሙግት አዋቂነቱና በግጥም ችሎታው ከህብረተሰቡ ከፍተኛ አድናቆትንና ከበሬታን ያገኛል፡፡ https://dictionary.abyssinica.com/በላ-ልበልኻ-፤-(በልአ-እበልከአ) - አቢሲኒካ ድረገጽ"} {"id": "45790", "contents": ""} {"id": "45934", "contents": "ዘ ስሙርፍስ (በፈረንሳይኛ: Les Schtroumpfs፣ በእንግሊዝኛ: The Smurfs)"} {"id": "45964", "contents": "2022 አመተ ምኅረት፦"} {"id": "3809", "contents": "ስቶኮልም (እስቶኮልም) የስዊድን ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 1,622,300 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 1,251,900 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 59°20′ ሰሜን ኬክሮስ እና 18°03′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል። ስቶኮልም - Stockholm"} {"id": "6779", "contents": "1 January 784 - 1 September 784 እ.ኤ.ኣ. = 776 ዓ.ም. 2 September 784 - 31 December 784 እ.ኤ.ኣ. = 777 ዓ.ም."} {"id": "6809", "contents": "1 January 769 - 1 September 769 እ.ኤ.ኣ. = 761 ዓ.ም. 2 September 769 - 31 December 769 እ.ኤ.ኣ. = 762 ዓ.ም."} {"id": "6815", "contents": "1 January 766 - 1 September 766 እ.ኤ.ኣ. = 758 ዓ.ም. 2 September 766 - 31 December 766 እ.ኤ.ኣ. = 759 ዓ.ም."} {"id": "48280", "contents": "ቄኔዝ (ዕብራይስጥ፦ קְנָז /ቅናዝ/) በብሉይ ኪዳን መሠረት የካሌብ ታናሽ ወንድምና የእስራኤል መስፍን ጎቶንያል አባት ነበር። (መጽሐፈ ኢያሱ 15:17፣ መጽሐፈ መሳፍንት 1:13፣ ፩ መጽሐፈ ዜና መዋዕል 4:13።) ከዚህ በላይ በመጽሐፍ ቅዱስ ስለዚያው ቄኔዝ ሌላ መረጃ አይሰጠም። አንድ ሌላ ጥንታዊ የአይሁዶች ታሪክ ከ62 ዓም አስቀድሞ የተጻፈው «የመጽሐፍ ቅዱስ ጥንታዊነት» (ሮማይስጥ፦ Liber Antiquitatum Biblicarum) ይባላል። በዚህ ታሪክ ዘንድ፣ የእስራኤላውያን መሪ ኢያሱ ወልደ ነዌ ካረፈ በኋላ፣ ይህ ቄኔዝ የካሌብ ልጅ ሲሆን ለመጀመርያው መስፍን በጡሚም ተመረጠ፤ ለ57 ዓመታት እስራኤላውያንን መራቸው። ስለ ቄኔዝ አገዛዝ ታሪክ አንዳንድ ምዕራፍ ይጽፋል። ከዚህ በኋላ ሌላ ሰው ዜቡል ተሾመባቸው፣ ዜቡልም ለ25 ዓመት መራቸው። ከዚህም በኋላ እስራኤላውያን በእግዚአብሔር ፊት እንደገና ክፉ ሆኑና በሓጾር ንጉሥ ኢያቢስ ስር ለ20 ዓመታት ተገዙ። ስለዚህ፣ ይህ ሰነድ በመጽሐፈ መሳፍንት የተጠቀሱትን የኲሰርሰቴም (8 አመታት)፣ የጎቶንያል (40 ዓመታት)፣ የዔግሎም (18 ዓመታት)፣ እና የናዖድ (80 ዓመታት) ዘመናትን ይዘልላል። በአንድ የዮሴፉስ ቅጂ ደግሞ ለጎቶንያል ስም በፈንታው «ቄኔዝ» አለው። አንድ ሌላ ሰነድ «የነቢያት ሕይወቶች» (ወይም «ሐሣዊ አጲፋኖስ») እንዳለው፣ ነቢዩ ዮናስ የተቀበረው «በቄኔዝ ዋሻ ውስጥ ሲሆን እሱም በግርግሩ ወቅት የአንዱ ነገድ መስፍን ነበረ።» በመጽሐፈ መሳፍንት የኲሰርሰቴም ዘመን ኢያሱ ካረፈ በኋላ ባልተወሰነ ጊዜ ሆነ። ስለዚህ ስለ ቄኔዝና ዜቡል ዘመኖች ያለው ትዝታ ትክክል ከሆነ፣ እነዚህ 82 ዓመታት ከኢያሱ በኋላ እና ከኲሰርሰቴም በፊት (1587-1505 ዓክልበ.) መሰካት ነበረባቸው። «የመጽሐፍ ቅዱስ ጥንታዊነት» እንደሚለው የቄኔዝ ወንድም ስም የካሌብ ልጅ «ሴናሚያስ» ይባላል። እንዳጋጣሚ በሌሎች ሰነዶች በሶርያ ያምኻድ ከ1587-1575 ዓክልበ."} {"id": "48310", "contents": "ኤሪክ ፌግሊን (ጀርመንኛ፦ Eric Voegelin 1893-1977 ዓም) የጀርመን ፖለቲካዊ ፈላስፋ ነበር። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "48316", "contents": ""} {"id": "48322", "contents": "ቬኔዝዌላ የአለም ባንዲራዎች ሰንደቅ ዓላማ (ይህ ባንዲራዎች ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "48340", "contents": "ደትሊኮን (ጀርመንኛ፦ Dättlikon ) የስዊዘርላንድ መንደር ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "48370", "contents": "የሚንግ ሥርወ መንግሥት በቻይና ታሪክ ከ1360 እስከ 1636 ዓም ድረስ የቆየ ሥርወ መንግሥት ነበረ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "9191", "contents": "ካናዳ በስሜን አሜሪካ የሚገኝ አገር ነው። ጎረቤቶቹ ዩናይትድ ስቴትስና ግሪንላንድ ናቸው። 13 ክፍለ ሃገራት አሉት። ዋና ከተማ ኦታዋ ይባላል። ካናዳ በስፋት ከአለምን ሁለተኛ ነው። ከሩሲያ ቀጥሎ መሆኑ ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "21041", "contents": "የመተሩበት እጅ ይወዛል የተማከሩት ዳኛ ያግዛል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የመተሩበት እጅ ይወዛል የተማከሩት ዳኛ ያግዛል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21047", "contents": "የመንታ እናት ተንጋላ ትሞት የአማርኛ ምሳሌ ነው። የመንታ እናት ተንጋላ ትሞት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "9305", "contents": ""} {"id": "21635", "contents": "ያልሟል ይተረጉሟል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልሟል ይተረጉሟል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21641", "contents": "ያልቆረጠ እግብ አይደርስም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልቆረጠ እግብ አይደርስም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21647", "contents": "ያልበላኝን ቢያከኝ አይገባኝ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልበላኝን ቢያከኝ አይገባኝ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21653", "contents": "ያልተማረ ዋናተኛ ከዳኛ ፊት እንቢተኛ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተማረ ዋናተኛ ከዳኛ ፊት እንቢተኛ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21659", "contents": "ያልተነካ ግልግል ያውቃል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተነካ ግልግል ያውቃል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21203", "contents": "የማይተማመኑ ባልንጀሮች እየወንዙ ይማማላሉ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የማይተማመኑ ባልንጀሮች እየወንዙ ይማማላሉ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21215", "contents": "የማይደርሱበትን አያኩም የአማርኛ ምሳሌ ነው። የማይደርሱበትን አያኩም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "19391", "contents": "አርቦርኛ በኢትዮጵያ የሚነገር ኩሺቲክ ተብሎ በሚታወቀው የቋንቋ መደብ የአፍሮ-እስያ ቤተሰብ የሚካለል ቋንቋ ነው።"} {"id": "22271", "contents": "ጆሮ የሰማውን ለማየት ይሄዳል አይን የአማርኛ ምሳሌ ነው። ጆሮ የሰማውን ለማየት ይሄዳል አይን የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21707", "contents": "ያምሩዋል ይታደሏል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያምሩዋል ይታደሏል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21719", "contents": "ያረሰ እንደ ልቡ ጎረሰ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያረሰ እንደ ልቡ ጎረሰ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21725", "contents": "ያርጋጅ አናጋጅ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያርጋጅ አናጋጅ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "19445", "contents": "ንያንጋቶምኛ በኢትዮጵያ የሚነገር ናይሎ ሳህራዊ ተብሎ በሚታወቀው የቋንቋ መደብ ነው።"} {"id": "21245", "contents": "የምትነቃነቅ ግንድና የምትስቅ ሴት ልብ ሩቅ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው። የምትነቃነቅ ግንድና የምትስቅ ሴት ልብ ሩቅ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "9533", "contents": "ለኢንዶነዥያዊው ደሴት፣ ጃዋን ይዩ። ጃቫ (Java) ስነ ፍርገማ በቅርብ ታዋቂነትንና ተቃባይነትን እያገኘ ከመጡ ፍርገማ ቋንቋዎች አንዱ ነው። ጃቫ ተመራጭ ካደረጉት ዋና ባሀሪዎቹ አንዱ በፕላትፎርም አለመወሰኑ ነው። ይሀም ማለት በጃቫ የተጻፈ ትግበራ (አፕሊኬሽን) የጃቫ ቨርቹአል ማሽን ባለበት ሁሉ መሮጥ መቻሉ ነው። ስለዚህ በጃቫ ስራአት የሚጻፍ ኮድ በመጀመሪያ ኮምፓይል ከተደረገ በኋላ ኮምፓይለሩ አዲስ ዶክመንት ይፈጥራል። ይህም ማለት ኮምፓይለሩ የሚፈጥረው አዲስ ዶክመንት በጃቫ ባይት ኮድ ሲሆን የሚተገበረው (ኢምፕልመንት የሚደረገው) በያቫ ቨርቹዋል ማሽን ነው። እናም ጃቫን ከነሌሎቹ የሚለየው ምንም አይነት ቁስ ሳይጨመር ሌላ ማሽን በመጠቀም ፋንታ በሶፍትዌር ብቻ መስራት መቻሉ ነው። ስለዚህ የሶፍትዌሩ ስም ጃቫ ቨርቹአል ማሽን ነው። ጃቫን ለመምረጥ ሌላው ዋናው ምክንያት በነጻ መገኘቱ ነው። ስለሆነም ጃቫን ከሚከተለው ሊንክ ወይም ማስፈርጠሪያ ላይ ዳውንሎድ ማድረግ ይቻላል፤ http://java.sun.com/javase/downloads/index.jsp ጃቫን ኢንስቶል ካደረጉ በኋላ ተጨማሪ መሳሪያ (ኢንቲግሬትድ ዴቨሎፕመንት ቱል) መጠቀም ይቻላል። ይህም በኮማንድ ላይን ከመጠቀም የቀለለ ነው። ይሁን እንጂ ብዙ አይነት አይ.ዲ.ኢ. (IDE) ስላለ የእያንዳንዱ አጠቃቀም ከሌላው አይነት ይለያል። በብዛት የሚታወቀው አይ.ዲ.ኢ ኔትቢንስ 5.5 ይባላል። ኔትቢንስን ከሚከተለው ሊንክ ላይ ማግኘት ይቻላል፤ http://www.netbeans.org/downloads/ በእጅ ታይፕ በማድረግ የጃቫን ጥሬ ኮድ ፋይል ካስገባን በኋላ ጥሬ ኮዱን በጃቫ ኮምፓይለር ኮምፓይል ይደረጋል፤ ይህም ማለት በእጅ የተጻፈው ምንጭ ኮድ ከስህተት ነጻ መሆኑንና ለማሽን በሚገባ ቋንቋ በትክክል መተርጎሙን ማረጋገጥ ነው። ኮምፓይል የተደረገው ባይትኮድ በማንኛውም ጃቫ ቨርቹአል ማሽን ላይ መሮጥ ይችላል። የጃቫ ምንጭ ኮድ በHelloWorld.java መልክ መቀመጥ ይኖርበታል። ይህም የጃቫ ምንጭ ፋይል ነው። በጃቫ ምንጭ ፋይል ውስጥ ክላስ ይቀመጣል። ክላስ የፕሮግራሙን ቁራጭ ያመለክታል። ወይም አንድ ክላስ ብቻውን ፕሮግራም ሊሆን ይችላል። HelloWorld የሚለው ቃል በተጠቀሰው ምንጭ ፋይል ውስጥ (ማለትም በ HelloWorld.java ውስጥ) የክላሱን ስም ያመለክታል። በክላስ ውስጥ ሜተድ (method) የሚባል ነገር ይቀመጣል። አንድ ክላስ ብዙ ሜተዶች ሊኖሩት ይችላሉ። በሜተድ ውስጥ ስቴትመንቶች ይቀመጣሉ ማለት ነው።"} {"id": "9593", "contents": ""} {"id": "9599", "contents": ""} {"id": "9605", "contents": "ጨረቃ ሲጠፋ ኮከብ አባወራ ይሆናል ጨዋነሽ ቢሏት ሳቁ ገደላት ጨው ለራስህ ብለህ ጣፍጥ አለበለዚያ ድንጋይ ነው ብለው ይወረውሩሀል ጨጓራ ለመፍጨት አንጀት ለመጎተት በለው ዋተት ዋተት ጫማ የለኝም ብለህ አትዘን ካልሲ የሌለው አለና ጫማ የለኝም ብለህ አትዘን እግር የሌለው አለና ጭድ ይዞ እሳት ሳል ይዞ ስርቆት ጭድ ይዞ ወዘት ሳል ይዞ ስርቆት ጭለማ ቢመጣ አትፍራ ይነጋልና"} {"id": "23117", "contents": "አሸተን ማርያም ትንሹ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ከአለት የተፈለፈ ቤተ ክርስቲያን ነው።"} {"id": "22415", "contents": "(ይህ ስለ ብሔር ወይም ሕዝብ የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) ማኦ የኢትዮጵያ ብሔር ነው።"} {"id": "22421", "contents": "(ይህ ስለ ብሔር ወይም ሕዝብ የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) ሂራብ የኢትዮጵያ ብሔር ነው።"} {"id": "22433", "contents": "መላው ኢትዮጵያዊያን ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲ ነው።"} {"id": "22445", "contents": "ሶዶ ጐርደና ሕዝብ ዴሞክራሲያዊ ድርጅት የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲ ነው።"} {"id": "23135", "contents": "እንዳ ማርያም ጺዮን ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ከአለት የተፈለፈ ቤተ ክርስቲያን ነው።"} {"id": "22499", "contents": "የሐረሪ ዲሞክራሲያዊ ድርጅት የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲ ነው።"} {"id": "23159", "contents": "ያባቆሽታ ባታ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ከአለት የተፈለፈ ቤተ ክርስቲያን ነው።"} {"id": "23165", "contents": "አቡነ አሮን ገዳም በ1330ዎቹ በአቡነ አሮን የተመሰረተ ሲሆን የሚገኘውም በአሁኑ ሰሜን ወሎ ዞን በመቄት ወረዳ ፣ ልዩ ስሙ ደብረ ዳሪት በተባለ ቦታ ነው። በውስጡ ፭ ክፍሎች ያሉት ይህ የዋሻ ውስጥ ቤተክርስቲያን 14 ዓምዶች, 2 በሮችና 7 መስኮቶች አሉት። ይህ ገዳም ከመጀመሪያው በርና ከቅኔ ማህሌቱ በላይ ያሉት ጣሪያዎቹ ክፍት ይሁኑ እንጅ፣ ዝናብ አይገባበትም ተብሎ ይነገራል። ታሪክ አጥኝው ሴንት ራይት፣ የዝናቡ አለመግባት ዋናው ምክንያት የጣሪያው አከፋፋት ቅርጽ እንደሆነ ይናገራል።ገዳሙ ለሴቶችና ለዎንዶች ክፍት ነው። አቡነ አሮን ክፍት ጣሪያ አቡነ አሮን በራፍ አቡነ አሮን በራፍ አቡነ አሮን ውስጣዊ ክፍል ^ Wright St.. Notes on some Cave Churches in the Province of Wallo. In: Annales d'Ethiopie. Volume 2, année 1957. pp. 7-13. doi : 10.3406/ethio.1957.1255 url : http://www.persee.fr/web/revues/home/prescript/article/ethio_0066-2127_1957_num_2_1_1255 Accessed on 05 décembre 2012"} {"id": "22541", "contents": "የኦሮሞ ነጻነት ፓርቲ የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲ ነው።"} {"id": "22553", "contents": "የዶንጋ ህዝብ ዴሞክራሲያዊ ድርጅት የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲ ነው።"} {"id": "22589", "contents": "መተሬ (ሮማይስጥ፦ Glinus lotoides) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው። የኮሶ መድኃኒት ነው። በኢትዮጵያ፣ በተለይ በቆላ ወንዝ ደለሎች ለምሳሌ በዋቤ ሸበሌ ወንዝ ባለው ከላፎ ደለል ይገኛል። የኮሶ ትል ለማስወጣት በሰፊ ይጠቀማል፣ በገበያም ይሸጣል። በደብረ ሊባኖስ ዙሪያ በተደረገ ጥናት መሠረት፣ ትሉን ለማስወጣት፣ ቅጠሉ ወይስ ዘሩ ተደቅቆ በውሃ ይጠጣል። ይህም ከብሳና ልጥ ጋር ሊጠጣ ይችላል። ዘሮቹም ደግሞ ከኑግ ዘር ጋር በለጥፍ ይበላል። ^ አማረ ጌታሁን - SOME COMMON MEDICINAL AND POISONOUS PLANTS USED IN ETHIOPIAN FOLK MEDICINE March 1976 እ.ኤ.አ. ^ በደብረ ሊባኖስ ዙሪያ ያለው ሕዝብ መድሃኒታዊ እጾች እውቀናና ጥቅም 1998 ዓም ከጥላሁን ተክለሃይማኖት፣ ሚሩጸ ጊዳይ፣ ግርማይ መድኅን፣ ያለም መኮነን፣ አዲስ አበባ ዩኒቬርሲቴ፣ አክሊሉ ለማ ተቋም ^ የዘጌ ልሳነ ምድር ባህላዊ መድሃኒት ጥናት 1999 ዓም ከጥላሁን ተክለሃይማኖት፣ ሚሩጸ ጊዳይ፣ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ"} {"id": "22601", "contents": "ሰለሪ (Apium graveolens) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።"} {"id": "22607", "contents": "ሰንበሌጥ (Hyparrhenia rufa) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።"} {"id": "22613", "contents": "ስንደዶ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው። ለቆዳ አለርጂ (እንደ ሽፍታ) ለማከም የስንደዶ አገዳ ይኘካልና ይቀባል። ^ የፍቼ፣ ኦሮሚያ ባህላዊ መድሃኒት ጥናት 2006 ዓም ከዓቢዩ እኒየው እና ሌሎች፣ ጎንደርና አዲስ አበባ ኡኒቨርሲቲዎች ሥነ ፍጥረት ኮሌጆች"} {"id": "22637", "contents": "ቁሙ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።"} {"id": "30785", "contents": "ከቦሌ አውሮፕላን ማረፊያ ቀርብ ብሎ፣ ከአዲስ አበባ በስተደቡብ ምስራቅ የሚገኙ ዋሻዎች ይገኛሉ። አንዳንዶቹ እህል ማከማቻ፣ መድረክና አንስተኛ ጉሽጉሽ አሏቸው። ከትልቁ አቃቂ ወንዝ በስተቀኝ ይገኛሉ። ። የካ ሚካኤል አዲስ አበባ ዋሻ ዳዊት ቡራዩ እንጦጦ ጓሳ የካ አምቢሳ ዶሮ ሚካኤል ቦሌ ጡሉ ቦሎ የረር ጫሎ ደብረዘይት ዱከም አባ ሳሙኤል ጌጃ ኤራ ዝቋላ አዋሽ ወንዝ ሲምቢሮ ጂላ ቂስጣና አዳዲ ማርያም ጉፍቲ ገብርኤል ፭ኪሜ ያልታወቀ አዲስ አለም ለገዳዴ ዋጫጫ መናገሻ ^ ኢንተርኔት"} {"id": "22661", "contents": "ባምባ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።"} {"id": "22667", "contents": "ብርጕድ (Cinnamomum cassia) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው። በርጒድ የቀረፋ ዝርያ ነው።"} {"id": "19919", "contents": "ሰብታ በኦሪት ዘፍጥረት ምዕ. 10 መሠረት የኩሽ ሦስተኛ ልጅ ነበር። በአንዳንድ ሊቃውንት ዘንድ፣ ሰብታ በአረቢያ ዳርቻ (በቀይ ባህር ላይ) ይገኝ የነበረው ሳቦታ በተባለ ሥፍራ ሰፈረበት። ይህ ሳቦታ የሃስረሞት ዋና ከተማ ነበረች። ዳሩ ግን በ1ኛው ክፍለ ዘመን የጻፈው አይሁዳዊ መምህር ፍላቭዩስ ዮሴፉስ እንዳለው፣ «የሰብታ ልጆች ግሪኮች አሁን አስታቦራውያን የሚሏቸው ናቸው።» በጥንት «አስታቦራስ» ማለት አሁን በሱዳንና በኢትዮጵያ አትባራ ወንዝ የሚባል ስለ ሆነ፣ የሰብታ ኩሽ ልጆች በዚያ እንደ ሰፈሩ አመለከተ። በልማዳዊ መዝገብ የተወረሰው የኢትዮጵያ ነገሥታት ዝርዝር ደግሞ ሰብታ ለ30 አመታት በኩሽ መንግሥት ላይ ንጉሥ ሆነ ይላል፤ ይህም ከካም፣ ኩሽና ሃባሢ በኋላ ሲሆን አመቶቹ ሲቆጠር ምናልባት ከ2264 እስከ 2234 ዓክልበ. ይሆናል። አባ ጎርጎርዮስ እንዳሉ የሰብታ ሌላ ስም «አቢሲ» ስለ ሆነ ሀበሻ የሚለው ስም ከዚህ ነው። በነገሥታት ዝርዝሩ ግን ሰብታ የሀባሢ ተከታይ ይባላል። በሌላ ታሪክ መጽሐፍ ዘንድ፣ ሰብታ ወደ አባይ መነሻ ምንጭ ተጉዞ «በዚያው ቦታ ፱ በሮች የነበሩት ታላቅ ግንብ አስገንብቶ ወንድ በሽር ብሎ ሠየመው (ያሬድ ግርማ 1999 ዓም)።» በማለት ይጨምራል። በዚያውም መጽሐፍ አቆጣጠር ዘንድ፣ ሰብታህ በቀጥታ ከአባቱ ከኩሽ ቀጥሎ ከ2545-2515 ዓክልበ. ነገሠ፤ ተከታዩም ኤለክትሮን የሰብታህ ልጅ ይለዋል። እንደገና በሌላ ታሪክ ዘንድ ሰብታህ በኩሽ የገዛ 2300 ዓክልበ."} {"id": "19967", "contents": "^ Kitchin, Thomas, Kitchin's General Atlas, describing the Whole Universe: being a complete collection of the most approved maps extant; corrected with the greatest care, and augmented from the last edition of D'Anville and Robert with many improvements by other eminent geographers, engraved on Sixty-Two plates, comprising Thirty Seven maps., Laurie & Whittle, London, 1797."} {"id": "40985", "contents": "25 January በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) በዘመነ ማቴዎስ፣ በዘመነ ማርቆስና በዘመነ ሉቃስ ጥር 17 ቀን ማለት ነው። በዘመነ ዮሐንስ ግን (ዘመነ ሉቃስ የሥግር ዓመት በመሆኑ) ጥር 16 ቀን ላይ ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "41003", "contents": "4 February በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) በዘመነ ማቴዎስ፣ በዘመነ ማርቆስና በዘመነ ሉቃስ ጥር 27 ቀን ማለት ነው። በዘመነ ዮሐንስ ግን (ዘመነ ሉቃስ የሥግር ዓመት በመሆኑ) ጥር 26 ቀን ላይ ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "41027", "contents": "13 February በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) በዘመነ ማቴዎስ፣ በዘመነ ማርቆስና በዘመነ ሉቃስ የካቲት 6 ቀን ማለት ነው። በዘመነ ዮሐንስ ግን (ዘመነ ሉቃስ የሥግር ዓመት በመሆኑ) የካቲት 5 ቀን ላይ ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "41033", "contents": "ነብኸፐትሬ መንቱሆተፕ ግብጽን ከጤቤስ የገዛ ፈርዖን ነበረ። በ39ኛው ዓመት በግብጽ ስሜንና ደቡብ ውሕደት አገሩ እንደገና አንድ ሆኖ የ11ኛው ሥርወ መንግሥትና የግብጽ መካከለኛ መንግሥት መጀመርያ ፈርዖን ይቆጠራል። በዘመኑ መጀመርያ መንቱሆተፕ ዋና ከተማውን በጤቤስ በግብጽ ደቡብ ክፍል መሠረተ። ከዚያ በፊት «1 መንቱሆተፕ» የሚባል መሪ በጤቤስ እንደ ተገኘ አሁን ይታስባል። ለ1 መንቱሆተፕ ሕልውና ብዙ መረጃ ወይም ቅርስ ባይገኝም ለዚሁ ነው ዘመናዊ ሊቃውንት ይህን ፈርዖን «2» መንቱሆተፕ የሚሉት። ብዙዎች ደግሞ የመንቱሆተፕ ዘመን ከ3 አንተፎች (አንተፍ 1, 2, 3) በኋላ እንደ ደረሰ ያደርጉታል። በዕድሜው ጥንትነት የተነሣ ልክ መቼ እንደ ገዛ መነሻውም ከየት እንደ ሆነ ብዙ ተቃራኒ አስተሳስቦች አሉ። የንጉሡም ስም በየጊዜ ስለተቀየረ አጠያያቂ ጉዳዮች አሉ። የቶሪኖ ፈርዖኖች ዝርዝር የሚባል ሰነድ የ51 ዓመት ዘመን ይሠጠዋል፤ ለጨለማ ዘመን ግን ይህ ምንጭ በጣም ታማኝ አይሆንም። መንቱሆተፕ በዘመኑ መጀመርያ «ሔሩ ሳንቂብታዊ» የሚለው የሔሩ ስያሜ ወሰደ። በ14ኛው ዓመት በስሜን ግብጽ በሄራክሌውፖሊስ ከገዛው ፈርዖን ከመሪካሬ ጋራ ጦርነት ተነሣ። በዚያ ጊዜ ፈርዖኑ «ነብኸፐትሬ» የሚለውን ስም ጨመረ፤ የሔሩ ስያሜውም «ሔሩ ነጨሪኸጀት» ሆነ። በዚህ ጦርነት ውስጥ የአሥዩት ገዦች ለመሪካሬ እንደ ዘመቱ ይታወቃል። እንዲሁም በ1920ዎቹ በሥነ ቅርስ በጤቤስ አካባቢ የ60 ወታደሮች አስካሬኖች በውግያ ተገድለው የመንቱሆተፕ ስም በከፈናቸው ላይ ታትሞ ተገኝተዋል። ከስሜኑ ጋር እየተዋገ በ29ኛውና በ31ኛው ዓመቱ ወደ ደቡብ ደግሞ በኩሽ መንግሥት ላይ ዘመተ። በመጨረሻ ሠራዊቶቹ አሥዩትን አሸነፉ። መሪካሬ ያንጊዜ ሞተና ከትንሽ በኋላ መንቱሆተፕ ሄራክሌዎፖሊስን ይዞ የሁለቱን መንግሥታት ንጉሥ ሆነ። ይህ በ39ኛው ዓመቱ ሆኖ የሔሩ ስያሜውን እንደገና ቀይሮ «ሐሩ ሸማታዊ» ሆነ። መቃብሩ በጠቤስ ዙሪያ እስካሁን ይገኛል። ፈርዖኑ እራሱ የአረመኔ አምላክ ኦሲሪስ ትስብእት እንደ ተቆጠረ ይታወቃል። ይህም እምነት ለብዙ ዘመናት በ12ኛው ሥርወ መንግሥት ዘመንም ይቀጠል ነበር። ከሚስቶቹም ለሥነ ቅርስ የታወቁት ነፈሩ፣ ተም፣ ካዊት፣ ሳደህ፣ አሻዪት፣ ኸንኸነት እና ከምሲት ናቸው።"} {"id": "41045", "contents": "24 February በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) በዘመነ ማቴዎስ፣ በዘመነ ማርቆስና በዘመነ ሉቃስ የካቲት 17 ቀን ማለት ነው። በዘመነ ዮሐንስ ግን (ዘመነ ሉቃስ የሥግር ዓመት በመሆኑ) የካቲት 16 ቀን ላይ ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "31277", "contents": "አይንሙይሬ ማክ ሴትናይ ከ558 እስከ 561 ዓ.ም. ድረስ የአየርላንድ ከፍተኛ ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31055", "contents": "[[File:|250px| right| thumb|4 ሻምሺ-አዳድ]] 4 ሻምሺ-አዳድ ከ እስከ ዓክልበ. የአሦር ንጉሥ ነበረ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31289", "contents": "ኤሊም ኦልፊኔኽታ በአይርላንድ አፈ ታሪክ ከ762 እስከ 761 ዓክልበ. ግድም ድረስ የአየርላንድ ከፍተኛ ነጉሥ ነበር። የአይርላንድ ታሪኮች እንዳሉት የኤሊም ዘመን ለ1 ዓመት ቆየ። የላውድ አቆጣጠሮች (1014 ዓም ተቀነባብሮ) እና የድሮ አቆጣጠር በመከተል፣ ይህ ከ762 እስከ 761 ዓክልበ. ድረስ ይሆናል። (በኋላ የታዩት ታሪኮች ግን ከዚያ በፊት ያደርጉታል።) (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31295", "contents": "'ኤና አይግኔክ የ አየርላንድ ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31067", "contents": "[[File:|250px| right| thumb|ሲን-ሻር-ኢሽኩን]] ሲን-ሻር-ኢሽኩን ከ እስከ ዓክልበ. የአሦር ንጉሥ ነበረ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31313", "contents": "ኮርማክ ማክ አይርት ከ226 እስከ 266 ዓም ድረስ የአየርላንድ ከፍተኛ ነጉሥ ነበር። en:Annals of the Four Masters ዘንድ የኮርማክ ዘመን በ226 ዓም እንደ ጀመረ፣ በ266 እንደ ሞተ ይዘግባል። (ሌሎቹ ምንጮች ግን ኮርማክን 40 ዓመታት ይሰጡታል)። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31319", "contents": "ኮናይንግ ቤኬክላክ በአይርላንድ አፈ ታሪክ ከ593 እስከ 572 ዓክልበ. ግድም ድረስ የአየርላንድ ከፍተኛ ነጉሥ ነበር። የአይርላንድ ታሪኮች እንዳሉት፣ ኮናይንግና ዮኩ ፊያድሙዊኔ በመጀመርያው ከፍተኛ ንጉሥነቱን አካፈሉ፤ ኮናይንግ በስሜኑ ይገዛ ነበርና ዮኩ ደቡቡን ወሰደ። አብረው ለ፭ አመት ገዝተው በ588 ዓክልበ. ግድም ሉጋይድ ላምዴርግ ዮኩን ገድሎ የደቡቡን መንግሥት ያዘ። ከሌላ ፮ ዓመታት በኋላ (582 ዓክልበ.) ኮናይንግ ሉጋይድን ገድሎ የመላው አይርላንድ ከፍተኛ ንጉሥ ለ፲ ዓመታት ሆነ። ይህ የላውድ አቆጣጠሮች (1014 ዓም ተቀነባብ) እና የድሮ አቆጣጠር በመከተል ነው፣ በኋላ የታዩት ታሪኮች ግን ከዚያ በፊት ያደርጉታል፣ ስለ ኮናይንግም አመቶች ቁጥር ይለያያሉ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31337", "contents": "ዮኩ አፕጣኽ በአይርላንድ አፈ ታሪክ ከ691 እስከ 690 ዓክልበ. ግድም ድረስ የአየርላንድ ከፍተኛ ነጉሥ ነበር። የአይርላንድ ታሪኮች እንዳሉት የዮኩ ዘመን ለ1 ዓመት ቆየ። የላውድ አቆጣጠሮች (1014 ዓም ተቀነባብሮ) እና የድሮ አቆጣጠር በመከተል፣ ይህ ከ691 እስከ 690 ዓክልበ. ድረስ ይሆናል። (በኋላ የታዩት ታሪኮች ግን ከዚያ በፊት ያደርጉታል።) (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31343", "contents": "ዮኻይድ ኤትጉዳኽ በአይርላንድ አፈ ታሪክ ከ1153 እስከ 1149 ዓክልበ. ግድም ድረስ የአየርላንድ ከፍተኛ ነጉሥ ነበር። የአይርላንድ ታሪኮች እንዳሉት የዮካይድ ዘመን ለ፬ ዓመታት ቆየ። የላውድ አቆጣጠሮች (1014 ዓም ተቀነባብሮ) እና የድሮ አቆጣጠር በመከተል፣ ይህ ከ1153 እስከ 1149 ዓክልበ. ድረስ ይሆናል። (በኋላ የታዩት ታሪኮች ግን ከዚያ በፊት ያደርጉታል።) (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31349", "contents": "'ዲያርማይት ማክ አይዶ ስላይን የ አየርላንድ ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31361", "contents": "ጌናን ማክ ዴላ በአየርላንድ ልማዳዊ አፈ ታሪክ ዘንድ ከፊር ቦልግ የአየርላንድ ከፍተኛ ንጉሥ ነበር። ሚስቱ ክኑቃ ተባለች። 5000 ፊር ቦልግ አይርላንድን በ1130 መርከቦች በወረሩበት ጊዜ (1538 ዓክልበ. ግድም) ጌናን ከዴላ ሌላ ልጆች ጋር ሻለቃ ነበረ። ጌናንና ወንድሙ ሩድራይግ ከንዑስ-ወገናቸው ፊር ዶምናይን ጋር ደሴቱን በእንበር ዶምናይን (አሁን ደንድረም ወሽመጥ) ገቡ። የጌናን ክፍል ኮናኽት የሚባል ክፍላገር ሆነ። ደግሞ ሩድራይግ ለ፪ አመት ገዝቶ ካረፈ በኋላ፣ ጌናንና ወንድሙ ጋን ማክ ዴላ በጋርዮሽ ከፍተኛ ንጉሦች ሆነው ተከተሉት። ነገር ግን ከአራት አመት በኋላ ሁለቱ ከ፪ ሲህ ሰዎች ጋራ በቸነፈር ሞቱ። የተረፈው ወንድማቸው ሴንጋን ተከተላቸው።"} {"id": "31373", "contents": "'ፌር ኮርብ የ አየርላንድ ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31385", "contents": "ፍያካ ኬንፊናን በአየርላንድ ልማዳዊ አፈ ታሪክ ዘንድ ከፊር ቦልግ የአየርላንድ ከፍተኛ ንጉሥ ነበር። ፍያካ የስታርን ልጅ፣ ስታርንም የሩድራይግ ማክ ዴላ ልጅ ነበረ። የዴላ አምስት ልጆች አይርላንድን ለ፲፪ ዓመታት ገዝተው የሩድራይግ ልጅ-ልጅ ፍያካ መጨረሻውን ከዴላ ልጆች ሴንጋንን ገልብጦ ፍያካ ንጉሥነቱን ከእርሱ ቃመ። ነገር ግን ከአምስት አመት በኋላ ፍያካ በፈንታው በጌናን ማክ ዴላ ልጅ በሪናል እጅ ወድቆ ተገልብጦ ሪናል የዛኔ ከፍተኛ ንጉሥነቱን ያዘበት። የፍያካ ማክ ስታርን መጠሪያ «ኬንፊናን» ትርጉም «ነጭ ራስ» ሲሆን፣ ሌቦር ገባላ ኤረን («የአይርላንድ ወረራዎች መጽሐፍ»፣ 1100 ዓ.ም. ግድም) እንዲህ ያብራራል፦ «በእርሱ ፊት የአይርላንድ ከብት ሁሉ ባለ ነጭ ራስ ያለ ነውርም ነበሩ»። ቢባልም በ1625 ዓ.ም. አካባቢ የታተመው የሴጥሩን ኬቲን ታሪክ መጽሐፍ የአይርላንድ ታሪክ ኢንዲህ ይለዋል፦ «በዘመኑ በአይርላንድ ሰዎች ላይ ነጭ ራሶች (ጽጉር) ነበር።»"} {"id": "31403", "contents": "'ናን ገንግ የ ቻይና ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31409", "contents": "ዋይ ቢንግ (ቻይንኛ፦ 外丙) በጥንታዊ ቻይና የሻንግ ሥርወ መንግሥት ንጉሥ ነበር። በቀርቀሃ ዜና መዋዕል ዘንድ ለ2 ዓመት፣ በሢማ ጭየን ታሪካዊ መዝገቦችም ዘንድ ለ3 ዓመት ከአባቱ ታንግ ቀጥሎ ነገሠ፤ ወንድሙም ዦንግ ረን ተከተለው። ዪ ዪን በዚህ ዘመን ሁሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ሲሆን ቀረ። ዳሩ ግን በሥነ ቅርስ ከ1200 ዓክልበ. የተገኙት «ንግርተኛ አጥንቶች» ጽሑፎች ላለፉት ነገሥታት መሥዋዕት ሲዘረዝሩ ዳ ዲንግም እንደ ንጉሥ ይቆጠራል፤ በሌላ ቅደም-ተከተል ይለያያሉ። በዚያው መሠረት ዋይ ቢንግ «ቡ ቢንግ» (卜丙) ተብሎ ከዳ ዲንግና ከበኲሩ ታይ ጅያ ቀጥሎ የታይ ጅያ ወንድም ሆኖ ነገሠ፤ የታይ ጅያም ልጅ ታይ ገንግ ተከተለው። ዋይ ቢንግ ከታይ ጅያ በኋላ ተከተለ የሚሉ ሌሎችም ታሪኮች አሉ። ሆኖም ዳ ዲንግ ሳይነግሥ እንዳረፈ፣ ዪ ዪንም ያለመቋረጥ ከታንግ ጀምሮ እስከ ዎ ዲንግ ድረስ (1628-1581 ዓክልበ.) እንደ ሻንግ ጠቅላይ ሚኒስትር እንዳገለገለ ትክክለኛ ስለሚመስል ቅደም-ተከተሉ ሢማ ጭየን እንዳለው መሆን አለበት።"} {"id": "31415", "contents": "'ዙ ጅያ የ ቻይና ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "41291", "contents": "11 December በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) በዘመነ ማቴዎስ፣ በዘመነ ማርቆስና በዘመነ ሉቃስ ታኅሣሥ 2 ቀን ማለት ነው። በዘመነ ዮሐንስ ግን (ዘመነ ሉቃስ የሥግር ዓመት በመሆኑ) ታኅሣሥ 1 ቀን ላይ ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "41333", "contents": "24 December በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) በዘመነ ማቴዎስ፣ በዘመነ ማርቆስና በዘመነ ሉቃስ ታኅሣሥ 15 ቀን ማለት ነው። በዘመነ ዮሐንስ ግን (ዘመነ ሉቃስ የሥግር ዓመት በመሆኑ) ታኅሣሥ 14 ቀን ላይ ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "31451", "contents": "'ዦው ጂንግ (ጂ ጋይ) የ ቻይና ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31463", "contents": "'ዲ ሢን የ ቻይና ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31469", "contents": "ጄ (ቻይንኛ፦ 桀) በጥንታዊ ቻይና የሥያ ሥርወ መንግሥት ዘመን መጨረሻ ንጉሥ ነበር። ጄ ጭካኔና መረንነት የወደደ አምባገነን በመሆኑ ይታወሳል። በየቀኑ ብዙ ውድ ምግቦች እና አረቄ ከሩቅ አገር እንዲቀርብለት አዘዘ፣ ትክክል ካልሆነ ብዙ አገልጋዮች አስገደለ። አረቄ እየጠጣ በሰው ጀርባ እንደ ፈረስ ይሸከም ነበር። አንዲት ቁባቱ ሞ ሢ የክፋቱ አባል ሆነች። የአረቄ ሐይቅ እንዲሠራ እንዳዘዙ ይባላል፤ በጀልባ ከዞሩበት በኋላ 3000 አገልጋዮች ፈጽመው እንዲጠጡት አዘዘች፣ ሁላቸው ወድቀው ሲሰጠሙ ሳቀችባቸው። በኋላ እሷን ትቶ የሚንሻን አገረ ገዥ ሁለት ሴት ልጆች ለራሱ ቃመ። በ10ኛው ዓመቱ 1633 ዓክልበ. የመሬት መንቀጥቀጥና የበረቅ ካፍያ ወይም ተወርዋሪ ኮከብ ተዘገቡ። በ14ኛው ዓመት 1629 ዓክልበ. ጄ ዋና ከተማውን ከዠንሡን ወደ ሆ ወንዝ ደቡብ ተዛወረ። አገልጋዮች በሚሸከሙ መቀመጫ እንደ ፈርዖኖች ይጓዝ ጀመር። ስለ አገዛዙ በጣም ስለ ተጠላ አንዱ መኮንን የሻንግ ልዑል ሃይለኛ ሊሆን ቻለ። ብዙ ወገኖች ታማኝነት ከሥያ ንጉሥ ወደ ሻንግ ግዛት ይዛወሩ ነበር። በ15ኛው ዓመት 1627 ዓክልበ. ታንግ የሻንግ ንጉሥ ሆነ፣ በመጨረሻም በ1611 ዓክልበ. የሻንግ ሃያላት በሥያ ላይ በሚንግትያው ውግያ አሸነፉዋቸው። ታንግ ንጉስ ጄን ወደ ስደት አባረረውና ያንጊዜ የመላው ቻይና ንጉሥ ሆነ።"} {"id": "31481", "contents": "ሤ (ቻይንኛ፦ 泄) በጥንታዊ ቻይና የሥያ ሥርወ መንግሥት ዘመን ንጉሥ ነበር። የቀርከሃ ዜና መዋዕል በተባለው ጽሑፍ ዘንድ፣ ለዘመኑ የተዘገቡት ድርጊቶች እንዲህ ናቸው፦ በ1769 ዓክልበ. ግድም አባቱ ማንግ ዓርፎ ሤ ተከተለው። በ፲፪ኛው ዓመት (1758 ዓክልበ. ግ.) የዪን ገዥ ዝሃይ ወደ ዮውዪ አገር ሲጎበኝ በዚያ መረንነት ስለ ሠራ፣ የዮውዪ ገዥ ምየንቸን አስገደለውና ሎሌዎቹን አባረራቸው። በ1754 ዓክልበ. ግ. የዝሃይ ተከታይ ወይ እና የሆ ገዥ ኃያላት አብረው ዮውዪን ወረሩና ምየንቸንን ገደሉ። በ1749 ዓክልበ. ግ. ንጉሥ ሤ የአሕዛብን አለቆች አከበረ፦ የ«ነጭ አሕዛብ፣ ጨለማ አሕዛብ፣ ቀይ አሕዛብ፣ ብጫ አሕዛብ» አለቆች አከበረ። በ፳፭ኛው ዓመት (1745 ዓክልበ. ግ.) ዓረፈና ልጁ ቡ ጅያንግ ተከተለው። ።"} {"id": "31619", "contents": "ተረችነት በሳይንስና ሳይንሳዊ ዘዴ ውስጥ ቁልፍ ቦታ ያለው ጽንሰ ሐሳብ ነው። አንድ የታመነ እውቀት በተሞክሮ ወይንም በአሰተውሎት ውሸትነቱ ሊደረስበት ከተቻለ ያ እውቀት ተረችነት አለው እንላለን። እዚህ ላይ እምነት የተጣለበት እውቀት የግዴታ ውሸት ሆኖ መገኘት የለበትም። ዋናው ቁም ነገር ውሸት ቢሆን በተመክሮ ተፈትኖ ውሸት መሆኑ ሊደረስበት ይችላል ወይ? ለሚለው ጥያቄ አዎ ውሸት መሆኑ ሊደረስበት ይቻላል የሚል መልስ መገኘቱ ነው። ለምሳሌ፡ «ሁሉም ሰው ለዘላለም ይኖራል።» የሚለው አረፍተ ነገር ተረችነት አለው። ለዚህ ምክንያቱ አንድ ሰው እንኳ ከሞተ፣ ውሸትነቱ ይረጋገጣልና። «ሁሉም ሰው ሟች ነው።» የሚለው አረፍተ ነገር ተረችነት የለውም። ለዚህ ምክንያቱ እስካሁን ያጋጠሙን ሰዎች በሙሉ ቢሞቱ እንኳ ለወደፊቱ የማይሞት ሰው ሊያጋጥም ይችላልና። ተረችነት በመርህ ደረጃ ኖሯቸው በተግባር ግን የሌላቸው አረፍተ ነገሮችም አሉ። ለምሳሌ «የአፍሪቃ ቀንድ በ3ሚሊዮን አመት ውስጥ ከሁለት ይከፈላል። » እርግጥ ነው በተሰጠው ዘመን ውስጥ የአፍሪቃ ቀንድ ከሁለት ላይከፈል ይችል ይሆናል፣ ስለሆነም ሊረታ ይችላል። ግን ያን ዘመን ሁሉ ተጠባብቆ ውሽትነቱን ማረጋገጥ ስለማይቻል በመርህ ደረጃ ተረችነት ኖሮት በተግባር የለውም ይባላል። አንድ አንድ አረፈተ ነገሮች መረታት የማይችሉ ሆነው ሳለ ግን ከተረቺ አረፍተ ነገሮች የሚመዘዙ ስለሆኑ በሳይንስ ዘንድ ተጠቃሚነትን ያገኛሉ። ለምሳሌ \"ሁሉም ሰው ሟች ነው\" የሚለው በራሱ ተረችነት የለውም፤ ነገር ግን \"ሁሉም ሰው ዕድሜው 150 ከመሙላቱ በፊት ይሞታል\" የሚለው መላምት ተረችነት አለው። ስለሆነም የመጀመሪያው አረፍተ ነገር ከሁለተኛው አረፍተነገር ስለሚመነጭ ምንም እንኳ ተረችነት በራሱ ባይኖረውም እንደ ሳይንሳዊ እውቀት ሊወሰድ ይችላል። ባጠቃላይ መልኩ ተረችነት ለሳይንስ ጥናት እጅግ አስፈላጊ ጽንሰ ሐሳብ ነው። አንድ አረፍተ ነገር/ጽሑፍ ሳይንሳዊ መሆኑና አለመሆኑ ብዙን ጊዜ በተረችነቱ ይወሰናል። በሌላ አነጋገር አንድ ጽሑፍ ሳይንሳዊ ነው እሚባለው ተረችነት ሲኖረው ወይንም ተርችነት ከአላቸው ጽንሰ ሐሳቦች በምክንየት ሲመዘዝ ነው። እንደ ፈላስፋው ካርል ፖፐር፣ ተረችነት ያላቸው ዕውቀቶች፣ ሳይንሳዊ ዕውቀቶች ሊባሉ ይችላሉ። ነገር ግን የዚህ ዓ/ነገር ዙር የግዴታ እውነት አይደለም። ማለት ሳይንሳዊ እውቀቶች የግዴታ ተረችነት ሊኖራቸው አይገባም። አንድ አንድ ዘመናዊ ፈላስፎች ተረችነት ለሳይንሳዊ እውቀት መሰረት መሆኑን ይክዳሉ። በተለይ ተረችነትን የሚነቅፉበት ዋና ምክንያት ተረችነት ምንም ዕውቀትን ከማረጋገጥ ይልቅ በመንቀፍ ላይ የተመሰረተ ነው የሚል ነው። እኒህ ፈላስፎች ዘመናዊ የሳይንስ እውቀት በዕድል ጥናት ላይ መሰረቱ እንዲጣል አስተዋፅኦ አድርገዋል።"} {"id": "31637", "contents": ""} {"id": "38717", "contents": "ጀላላ (ወረዳ) በአማራ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "38723", "contents": "ጌራ ምድርና ቀያ ገብርኤል በአማራ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "38729", "contents": "ጠንታ (ወረዳ) በአማራ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "46403", "contents": "ፔፕሲ-ኮላ (ወይም ፔፕሲ) በአለም ዙሪያ የሚሸጥ ለሥላሣ መጠጥ ነው። የርሱ ዋና መሥሪያ ቤት በኒው ዮርክ አሜሪካ ነው።"} {"id": "31889", "contents": "ኖያ (እስፓንኛ፦ Noia) የእስፓንያ ከተማ ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "46439", "contents": "የየመን ኮከብ ቆጠራ ናት ኢትዮጵያ ጥንቆላ, አስትሮኖሚ የወቅት ጋር አንድ ሥርዓት ነው, በተጨማሪም ባህሪያት የተቆራኙ የ ፕላኔቶች. በኢትዮጵያ እና ኤርትራ በተጨማሪ የጥንቆላ ሥርዓት ደግሞ በስፋት በአረቢያ, ሶማሊያ, ጅቡቲ, ሱዳን, ደቡብ ሱዳን, ኬንያ, ታንዛኒያ, ኮሞሮስ, ደቡብ-ምስራቅ እስያ (ካምቦዲያ እና ላዎስ) እና ደቡብ እስያ (ቡታን እና ቲቤት) ውስጥ ጥቅም ላይ ውሏል. የየመን ኮከብ ቆጠራ ህብረ ና ተወካይ እንስሳት ^ http://www.byzant.com/Mystical/Astrology/Planets.aspx"} {"id": "46445", "contents": "ደሳለኝ ያዘው የህብረተሰብ ጤና እና የሰብአዊ ጤና እና ስነ ምግብ ባለሙያ ( Public Health Expert and Humanitarian Health and Nutrition Professional) ናቸው። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "38801", "contents": "መልካ ባሎ በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው። {{አቀማመጥ |align=center መልካ ባሎ በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "31991", "contents": "ድርደራ የሒሳብ ጥናት ጽንሰ ሐሳብ ሲሆን የሚያገለገልገውም የሰልፈኛ ነገሮችን ቅደም-ተከተል በስንት አይነት መንገድ መቀየር እንዲቻል ለማወቅ ነው። ለምሳሌ <1,2,3> የተሰኙ የቁጥር ድርድሮች ቢሰጡን በ6ዓይነት መንገድ ልንደረድራቸው እንችላለን። እነርሱም(1፣2፣3)፣ (1,3,2), (2,1,3), (2,3,1), (3,1,2), እና (3,2,1) ናቸው። በሌላ አነጋገር ሦስት ሰዎች አንድ አግዳሚ ወንበር ላይ በ6 ዓይነት መንገድ ሊቀመጡ (ሊደረደሩ) ይችላሉ፡፡ እንደዚህ አይነት ኩነቶችን ለማጥናት የሚያስችል የሂሳብ ቀመር ሰልፍይባላል። n የየቅል የሆኑ ነገሮች ቢሰጡ፣ ቅደም ተከተላቸው በ አይነት መንገድ ሊቀያየር ይችላል። ይሄ የሚሆንበት ምክንያት የመጀመሪያውን ነገር በ n መንገድ መንገድ መቀየር ስለሚቻል፣ የመጀመሪያው ምርጫ ከረጋ በኋላ የሚቀጥለውን ደግሞ በn-1፣ ሶስተኛውን በn-2 እያለ እስከ መጨረሻው 1 ድረስ ስለሚነጉድ ነው። ለምሳሌ 4 የየቅል (የተለያዩ) ፊደሎች «ለሐመሰ» ቢሰጡ፣ በ 4! = 24 ዓይነት መንገድ ሊደረደሩ ይችላሉ። ማለት 4 ሰዎች አንድ አግዳሚ ወንበር ላይ በ24አይነት መንገድ ሊቀመጡ ይችላሉ። ከስር 24ቱም መንገዶች ቀርበዋል፦ ለሐመሠ ሐለመሠ መለሐሠ ሠለሐመ ለሐሠመ ሐለሠመ መለሠሐ ሠለመሐ ለመሐሠ ሐመለሠ መሐለሠ ሠሐለመ ለመሠሐ ሐመሠለ መሐሠለ ሠሐመለ ለሠሐመ ሐሠለመ መሠለሐ ሠመለሐ ለሠመሐ ሐሠመለ መሠሐለ ሠመሐለ 10 አባላት ያሉት ሰልፈኛ ቢሰጥ <1, 2, …, 10>, በስንት አይነት መንገድ 3 አባላቱን ወስዶ ማሰለፍ ይቻላል፣ ለምሳሌ <2,3,1>። እዚህ ላይ አጠቃላይ የድርድሩ ብዛት n = 10 ሲሆን ለሰልፍ የሚመረጡት አባላት ብዛት r = 3 ነው። በስንት አይነት መንገድ ማሰለፉ ሙሉ በሙሉ ሊካሄድ ይችላል?"} {"id": "31997", "contents": "ነሐሴ ፲ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፫፻፵ ኛው ቀን ሲሆን የክረምት ወቅት ፵፭ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፳፮ ቀናት ሲቀሩ፣ በዘመነ ዮሐንስ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፳፭ ቀናት ይቀራሉ። ፲፱፻፷፮ ዓ/ም - በኢትዮጵያ አብዮታዊ ሽግግር ደርግ የንጉሠ ነገሥቱን ችሎት እና የዘውድ ምክር ቤት በመሻር ሕገ-ወጥ ከማድረጉም ባሻገር በዚሁ ዕለት በአዲስ አበባ ከተማ ታጣቂ ወታደሮችን እና ታንክ ጭምር በማሠማራት የመሣሪያ ኃይሉን አሳየ። በተያያዘ ሁኔታ ኤርትራውያንን የሚወክሉ የፓርላማ አባላት ሥራቸውን እንደሚለቁ አስታወቁ። ፲፱፻፺፭ ዓ/ም - የኡጋንዳ አምባ-ገነን ፕሬዚደንት የነበረው ኢዲ አሚን በስደት በሚኖርበት ሳዑዲ አረቢያ ላይ በተወለደ በ፸፰ ዓመቱ አረፈ። {{en]] P.R.O., FCO 371/1829 - ANNUAL REVIEW FOR ETHIOPIA FOR 1974 {{en]] http://en.wikipedia.org/wiki/August_16"} {"id": "32015", "contents": "ራግው (ዕብራይስጥ፦ רְעוּ /ርዑ/፤ ግሪክ፦ /ራጋው/) በመጽሐፍ ቅዱስ መሠረት የፋሌቅ ልጅና የሴሮሕ አባት ሲሆን የአብርሃም ቅድማያት ነበረ። በኦሪት ዘፍጥረት 11፡20 ዘንድ፣ የራግው እድሜ 132 ሲሆን ሴሮሕ ተወለዱ፤ ራግውም ከዚያ 207 ዓመታት ኑሮ በጠቅላላ 339 ዓመታት ኖረ ማለት ነው። እነዚህ ቁጥሮች ከግሪኩ ትርጉም (70ው ሊቃውንት) እና ከሳምራዊው ትርጉም ጋራ ይስማማሉ። በመደበኛው ዕብራይስጥ ትርጉም ግን፣ ራግው ሴሮሕን የወለደው ዕድሜው 32 ዓመት ነበር፤ ስለዚህ በጠቅላላ 239 ዓመታት መኖሩ ነው። በመጽሐፈ ኩፋሌ ዘንድ፣ የራግው እናት ስም ሎምና (የሰናዖር ልጅ) ነበር፤ በ1580 ዓመተ ዓለም (ከዓለም ፍጥረት በኋላ) ተወለደ። ይህም የባቢሎን ግንብ የተጀመረበት ወቅት ነበር፤ በኩፋሌ አቆጣጠር ከማየ አይኅ 272 ዓመታት በኋላ ነው። የባቢሎን ግንብ የወደቅበት ዓመት ዕድሜው 59 ዓመታት ሲሆን ነው። በ1681 ዓመተ አለም ሚስቱን ኡራን (የኡር ከሰድ ልጅ) አገባት። በ1687 ዓ.ዓ. ሴሮሕ ተወለዱ፣ እንግዲህ የራግው እድሜ ያንጊዜ 107 ዓመታት ነበር። በዚያም አመት የከለዳውያን ዑር ተሠራና ከኖኅ የተወለዱት አሕዛብ መጀመርያ ጦርነት ሠሩ። የሞተበት ዓመት አይሠጠም። በአረብኛው ኪታብ አል-ማጋል (ከቄሌምንጦስ ሥነ ጽሑፍ መካከል) ዘንድ፣ ራግው ሴሮሕን ሲወልድ ዕድሜው 32 ነበር፤ የራግውም ዕድሜ 163 ሲሆን ናምሩድ ነገሠ። ከዕብራይስጡም ዘፍጥረት በመስማማት፣ እስከ 239 ዓመታት እድሜው ድረስ ኖረ፤ በሠራውም ከተማ በ«ዖዓናን» ተቀበረ። ከዚህ በኋላ በዝርዝሩ ስሙ «ያርዑ» ተብሎ ሚስቱ «ታናዓብ»"} {"id": "46643", "contents": "ስፐንጅቦብ ስኰይርፓንትስ (በእንግሊዝኛ: SpongeBob SquarePants) የባሕር ውስጥ ሰፍነግ ካርቱን ባለታሪክ እንዲሁም በኒከሎዴዎን (Nickelodeon) የተፈጠረ አንድ የአሜሪካ አኒሜሽን ቴሌቪዥን ትርዒት ነው። {{ظهور باللغة الأمهرية {{علم إثيوبيا في ٢٠١٦"} {"id": "46661", "contents": "ሽሌስቭክ-ሖልሽታይን (ጀርመንኛ፦ Schleswig-Holstein) የጀርመን ክፍላገር ነው። መቀመጫው ኪል ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "44459", "contents": "ሰመንካሬ ነብኑኒ (ወይም ነብኑን፣ ነብነኑ) ላይኛ ግብጽ በ2ኛው ጨለማ ዘመን (13ኛው ሥርወ መንግሥት) ከ1800 እስከ 1798 ዓክልበ. ግድም ድረስ የገዛ ፈርዖን ነበረ። የ6 አመነምሃት ተከታይ ነበረ። ሕልውናው ከአንድ ጽላት ብቻ ተረጋግጧል። ይህም ጽላት በሲና ልሳነ ምድር በኩልና እርሳስ ማዕድን ቦታ ተገኘ። በኋላ ዘመን በተጻፈው በቶሪኖ ቀኖና ነገሥታት ዝርዝር ላይ ሲጠቀስ የዘመኑ ርዝመት ግን በከፊል ከሰነዱ ጠፍቶ ስለ ሆነ፣ «ነብኑኒ <..> እና ፳፪ ቀን ገዛ» ብቻ ሊነብ ይቻላል። የግብጽ ታሪክ ሊቅ ኪም ራይሆልት ለ፪ ዓመታት ብቻ ያሕል እንደ ነገሠ የሚል ግመት አቅርቧል። በራይሆልት አሳብ ተከታዩ ሰኸተፒብሬ ነበረ። K.S.B. Ryholt: The Political Situation in Egypt during the Second Intermediate Period, c. 1800 – 1550 BC, Carsten Niebuhr Institute Publications, vol. 20. Copenhagen: Museum Tusculanum Press, 1997 (እንግሊዝኛ)"} {"id": "44465", "contents": "ሱሙላኤል ከ1793 እስከ 1757 ዓክልበ. ድረስ (ኡልትራ አጭር) የባቢሎን ፪ኛ ንጉሥ ነበረ። አባቱን ሱሙ-አቡም ተከተለው። ለዘመኑ 36 ያህል የዓመት ስሞቹ ታውቀዋል። ከነርሱም መካከል፦ 1791 ዓክልበ. ግ. - «አሉምቢዩሙ (የካዛሉ ንጉሥ) በመሣርያዎች የተመታበት ዓመት» 1781 ዓክልበ. ግ. - «ኪሽ የጠፋበት ዓመት» 1776 ዓክልበ. ግ. - «ያህዚሬል ከካዛሉ የተባረረበት ዓመት» 1775 ዓክልበ. ግ. - «የኪሽ ግድግዳ የፈረሰበት ዓመት» 1774 ዓክልበ. ግ. - «የካዛሉ ግድግዳ የፈረሰበትና ሥራዊቱ በመሣርያዎች የተመታበት ዓመት» 1769 ዓክልበ. ግ. - «ያህዚሬል በመሣርያዎች የተመታበት ዓመት» የሱሙላኤል ተከታይ ልጁ ሳቢዩም ነበረ። የሱሙላኤል ዓመት ስሞች"} {"id": "44471", "contents": "ሆር አዊብሬ ላይኛ ግብጽ በ2ኛው ጨለማ ዘመን (13ኛው ሥርወ መንግሥት) ከ1791 እስከ 1783 ዓክልበ. ግድም የገዛ ፈርዖን ነበረ። የረንሰነብ ተከታይ ነበረ። ስሙ በቶሪኖ ቀኖና ነገሥታት ዝርዝር ሲገኝ ዘመኑ ለ<...>ና ፯ ቀን እንደ ቆየ ይነብባል። ስንት ዓመታት እንደ ነበር ጠፍቷል። የዚህ ፈርዖን መቃብር በዳሹር በመገኘቱ ብዙ ቅርሶች ይታወቃሉ። ተከታዩ ሰኸምሬኹታዊ ኻውባው ምናልባት ልጁ ነበር። K.S.B. Ryholt: The Political Situation in Egypt during the Second Intermediate Period, c. 1800 – 1550 BC, Carsten Niebuhr Institute Publications, vol. 20. Copenhagen: Museum Tusculanum Press, 1997 (እንግሊዝኛ)"} {"id": "46901", "contents": "መካከለኛው ምሥራቅ ማለት አብዛኛው ጊዜ ዛሬ ከአረቢያ እስከ ቱርክ፣ ከግብጽ እስከ ፋርስ ያሉት አገራት ናቸው። የአሜሪካ መንግሥት መጀመርያው «መካከለኛው ምሥራቅ» የሚለውን ስያሜ በይፋ የጠቀሙ በ1949 ዓም ሲሆን፣ ትርጉሙ «ከሊብያ እስከ ፓኪስታን፣ ከሶርያና ኢራቅ እስከ ሱዳንና ኢትዮጵያ» ተባለ። በሚከተለው ዓመት ግን በ1950 ዓም የ«መካከለኛው ምሥራቅ» ትርጉም ግብጽ፣ ሶርያ፣ እስራኤል፣ ሊባኖስ፣ ዮርዳኖስ፣ ኢራቅ፣ ሳዑዲ አረቢያ፣ ኩወይት፣ ባሕሬንና ቃጣር ብቻ እንደ ጠቀለለ ወሰነ። አሁንም እነዚህ አገራት ሁሉ ከቱርክ፣ ፋርስ፣ ቆጵሮስ፣ የመን፣ ኦማንና የተባበሩት የዓረብ ግዛቶች ጭምር በዘልማድ «መካከለኛው ምሥራቅ» ይባላሉ።"} {"id": "44543", "contents": "የሳዑዲ አረቢያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የሳዑዲ አረቢያ እግር ኳስ አስተዳዳሪ አካል ነው። ፌዴሬሽኑ የተመሠረተው በ1956 እ.ኤ.አ. ሲሆን የሳዑዲ አረቢያ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድንንና የተለያዩ ብሔራዊ ውድድሮችን ያዘጋጃል። ^ \"FIFA.com - Saudi Arabia on FIFA.com\". fifa.com. በ24 July 2011 የተወሰደ. (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "44549", "contents": "የሀንጋሪ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የሀንጋሪ እግር ኳስ አስተዳዳሪ አካል ነው። ፌዴሬሽኑ የሀንጋሪ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድንንና የተለያዩ ብሔራዊ ውድድሮችን ያዘጋጃል። የተመሠረተው በ1901 እ.ኤ.አ. ሲሆን መቀመጫው ቡዳፔስት ውስጥ ነው። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "38921", "contents": "ዴማ (ወረዳ) በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው። {{አቀማመጥ |align=center ዴማ (ወረዳ) በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "38939", "contents": "ገደብ በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው። {{አቀማመጥ |align=center ገደብ በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "32453", "contents": "ጌታያውያን (ግሪክ፦ Γέται /ገታይ/) በጥንት ከዳኑብ ወንዝ ስሜን የኖረ ብሔር ነበረ። ጌታውያንና ጎረቤቶትቻቸው ዳክያውያንና ጥራክያውያን ሁላቸው አንድ ቋንቋ ነበራቸው። በግሪክ ጸሐፍት ዘንድ በቲራስ ወንዝ (ድኒስተር ወንዝ) ላይ ቲራጌታያውያን (Tυραγγέται) የተባለ ክፍል ነበር። እንዲሁም በእስኩቴስ ውስጥ ጡሳጌታያውያን (Θυσσαγέται)ና ማሳጌታያውያን (Μασσαγέται) የተባሉ ነገዶች ነበሩ። በ4ኛው ክፍለ ዘመን ዓ.ም. የጻፉት መምህሮች እንዳሉት ጌታያውያን የጎታውያን (ጎቶች) ነገዶች አባቶች ነበሩ።"} {"id": "32465", "contents": "ብሪጋውያን (ግሪክ፦ Βρύγοι /ብሩጎይ/ ወይም Βρίγες /ብሪገስ/) በአሁኑ አልባኒያና የመቄዶንያ ሬፑብሊክ ውስጥ የኖረ የሙሽኪ ብሔር ነበረ። በሄሮዶቶስና ሌሎች ጸሐፍት ዘንድ በጥንት (ምናልባት 1170 ዓክልበ. ግድም) ወደ አናቶሊያ በእስያ ፈለሱና ፍርግያ የተባለውን አገር መሰረቱ።"} {"id": "44681", "contents": "ፕላዛ ኮሎኒያ በኮሎኒያ፣ ኡራጓይ የሚገኝ የእግር ኳስ ክለብ ነው። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "44711", "contents": "ኤስ.ኤል. ቤንፊካ (ፖርቱጊዝኛ፦ Sport Lisboa e Benfica) በሊዝበን፣ ፖርቱጋል የሚገኝ በእግር ኳስ ቡድኑ የታወቀ የስፖርት ክለብ ነው። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "44729", "contents": "ቦሎኛ የእግር ኳስ ክለብ 1909 በቦሎኛ፣ እጣልያ የሚገኝ እግር ኳስ ክለብ ነው። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "44735", "contents": "ክለብ ቲኋና ቾሎኺትዝኩዊንትሌስ ዴ ካሊየንቴ (እስፓንኛ፦ Club Tijuana Xoloitzcuintles de Caliente) በቲኋና፣ ሜክሲኮ የሚገኝ እግር ኳስ ክለብ ነው። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "44747", "contents": "ሬጂና ካልቾ በሬጂዮ ካላብሪያ፣ ኢጣልያ የሚገኝ እግር ኳስ ክለብ ነው። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "44753", "contents": "ክለብ ሊበርታድ በአሱንሲዮን፣ ፓራጓይ የሚገኝ እግር ኳስ ክለብ ነው። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "44765", "contents": "ኩሻራ በጥንታዊ ሐቲ (አናቶሊያ፣ አሁንም ቱርክ አገር) የተገኘ ከተማ-አገር ነበረ። ሥፍራው በእርግጥ አይታወቅም። በአንድ ጽላት ዘንድ፣ የአካድ ንጉሥ ናራም-ሲን (2035 ዓክልበ. ግድም) የኩሻራን ንጉሥ ትሽቢንኪ ከሐቲ ንጉሥ ፓምባና ከ፲ ሌሎች ጋራ አሸነፋቸው። የኩሻራ ንጉሥ ፒጣና ካነሽን በ1662 ዓክልበ. ግድም እንደ ያዘ ይታወቃል። ከዚያ ልጁ አኒታ በዘመቻ ዛልፓን፣ ሐቱሳሽን፣ ቡሩሻንዳንና ሌሎችን ከተሞች አሸነፈ። በኋላ የኬጥያውያን መንግሥት ንጉሥ 1 ሐቱሺሊ መነሻው በኩሻራ እንደ ነበር አመለከተ። ስለዚህ የኩሻራ ቋንቋ የሕንዳዊ-አውሮፓዊ ቋንቋዎች አባል የሆነ ኬጥኛ ይሆናል።"} {"id": "44771", "contents": "ኪኬሮ (ሮማይስጥ፦ Marcus Tullius Cicero ማርኩስ ቱሊዩስ ኪኬሮ) ከ114 ዓክልበ.-51 ዓክልበ. የኖረ የጥንቱ ሮሜ ባለቅኔና ደራሲ ነበር።"} {"id": "44783", "contents": "ግሬሚዮ ፉት-ቦል ፖርቶ አሌግረንሴ በፖርቶ አሌግሬ፣ ብራዚል የሚገኝ የእግር ኳስ ክለብ ነው። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "44789", "contents": "ሐቱሳሽ ወይንም ሐቱሻ፣ ሐቱሽ በጥንታዊ ሐቲ (አናቶሊያ) የነበረ ከተማ ሲሆን አሁን በቱርክ አገር ያለው ፍርስራሽ ነው። ይህ የሐቲ ዋና ከተማ ነበረ። የአሦር ሰዎች ካሩም (የንግድ ጣቢያ) መሠረቱበት። በኋላ የካነሽ ንጉሥ አኒታ የሐቲ ንጉሥ ፒዩሽቲን አሸነፈ፤ ከተማውንም አፈረሰ፣ ፌጦ ዘራበት፣ ዳግመና የሚሠፍርበትን ንጉሥ ሁሉ ረገመ። ቢሆንም ከመቶ ያህል አመታት በኋላ የኩሻራ ሰው 1 ሐቱሺሊ እንደገና ሠፈረው፤ ሐቱሻም ሁለተኛ ዋና ከተማ ሆነ። ይህም የኬጥያውያን መንግሥት መሠረት ነበረ። እስከ ኬጥያውያን ውድቀት (ምናልባት 1180 ዓክልበ. አካባቢ) ድረስ እንደ ዋና ከተማቸው አገለገለ። በፍርስራሹ ውስጥ የኬትያውያን መዝገቦች እነርሱም 30 ሺህ ያህል የኩነይፎርም ጽላቶች በኬጥኛ ተጽፈው ተገኝተዋል። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "32549", "contents": "በኤሌክትሪክ ዑደት ውስጥ የሚያልፍ የኤሌክትሪክ ጅረት ምንጊዜም የመግነጢስ መስክ ይፈጥራል። በሌላ አባባል የመግነጢስ ፍለክስ Φ በዑደቱ ውስጥ ይፈጥራል። በዚህ ብሚፈጠረው ፍለክስና በጅረቱ መካከል ያለው ሒሳባዊ ተዛምዶ እልከኝነት ወይንም ኢንደክታንስ ይባላል። እልከኝነት በፊደል L ብዙ ጊዜ ይወከላል። በሒሳብ ቋንቋ ሲጻፍ እንዲህ ነው፦ L = Φ i . {\\displaystyle L={\\frac {\\Phi }{i}}.} የእልከኝነት መለኪያ ሄንሪ Henry (H) ይሰናል፡ 1 H = 1 Wb / A (ዌበር በአምፔር) በእልከኛ ዑደት ውስጥ የሚፈሰው የኤሌክትሪክ ጅረት እሚያመነታ ከሆነ በእልከኛው ቁሱ ላይ ቮልቴጅ ይፈጠራል። ይህ ቮልቴጅ ከመግነጢሳዊው ፍለክስ ለውጥ ጋር አብሮ ያድጋል ወይም ይከስማል። በሒሳብ ሲጻፍ፦ V = d Φ d t = L d i d t {\\displaystyle V={d\\Phi \\over dt}=L{di \\over dt}} ይህ እኩልዮሽ እንግዲህ ከኒውተን እኩልዮሽ f = m d v d t {\\displaystyle f=m{dv \\over dt}} ጋር ተመሳሳይ ባህርይ አለው። የእልከኝነት ድርሻ እንግዲህ እንደ ግዝፈት ለውጥን መቃወም ነው ማለት ነው። የእልከኛ ባህሪ እንደ የኤሌክትሪክ እንቅፋት አይነት ቢሆንም እንቅፋት ጅረትን ሲቃዎም፣ እልከኛ ግን የሚቃወመው የጅረት ለውጥን ነው። ስለሆነም በዑደቱ ውስጥ የሚያልፈው ጅረት እየጨመረ ሲሄድ እልከኛው እያደገ እሚሄድ አቅም በማጠራቀም የጅረቱን እድገት ለመግታት ይሞክራል። ጅረቱ አንድ ቦታ ላይ ሲረጋ፣ እልከኛው አቅም ማጠራቀም ያቆማል። ጅረቱ መቀነስ ሲጀምር፣ ይህን ለመቃወም እልከኛው ያጠራቀመውን አቅም ለጅረት ማመንጫነት መጠቀም ይጀምራል።"} {"id": "32561", "contents": "ሣባ ወይም ሳባ፦ ሣባ (የአረቢያ ግዛት) ሣባ (የአፍሪካ ግዛት) ሳባ የዮቅጣን ልጅ ሳባ የኩሽ ልጅ ንግሥተ ሳባ"} {"id": "32669", "contents": "ሌዙ በቻይና አፈ ታሪክ የኋንግ ዲ ሚስትና ንግሥት ነበረች። በቻይና ልማድ እርስዋ የሐር ትል ጥቅም ሐርን ለመሥራት መጀመርያ ያገኘች ነች።"} {"id": "32693", "contents": "የዮሐንስ ራዕይ በመጽሐፍ ቅዱስ አዲስ ኪዳን መጨረሻ ይገኛል። ይህ የመፅሃፉ ክፍል በክርስቲያኖች የአለም ፍፃሜ ጥናት ውስጥ ዋና ሚና አለው። የተፃፈው በኮይኔ ግሪክ ሲሆን አርዕስቱ አፖካሊፕሲስ ነው። ትርጉሙም መግለጽ ወይም ማሳየት ማለት ነው። ፀሃፊው ራሱን በፅሁፉ ውስት ዮሃንስ ብሎ ያሳወቀ ሲሆን ፍጥሞ የምትባል በኤጊያን ባህር የምትገኝ ደሴት ላይ እንደነበር ታላቅ ድምፅ እንደሰማና ፅሁፉንም እንዲፅፍ እንደታዘዘ ይገልፃል። ይህኛው ዮሃንስ በውርስ መሆን ያለበት ሐዋርያው ዮሃንስን ቢሆንም አዳዲስ ጥናቶች የተለያዩ ምልከታዎችን ይሰነዝራሉ ከነኝህ ውስጥም ሌላ የፍጥሞ ዮሃንስ የሚባል ሰው እንደነበር ይገልጻሉ። ብዙ አዳዲስ አጥኝዎች ፅሁፉ የተፃፈው በ95 አ.ም ነው ሲሉ አንዳንዶች ግን በ70 አ.ም ነበር ብለው ይገምታሉ። በዚህ ራዕይ ወይም ትርዒት ስለዚሁ አለም መጨረሻው ቀን ትንቢት በሕልሙ ያቀርባል። መፅሀፉ በሦስት ክፍል ይዋቀራል። የመጀመሪያው የማስታወሻዎች ሲሆን ሁለተኛው የፍፃሜውና ሦስተኛው የትንቢት መልእክቶች ናቸው። [ዩሀንስ ስናገር በጌታ ቀን በመንፈስ ነበርሁ ይላል። የጌታ ቀን ሰንበት ነበር። ይሀዉም ቅዳሜ ነዉ።]"} {"id": "32729", "contents": "ቆፋሪዎቹ (እንግሊዝኛ፦ Diggers /ዲገርዝ/)"} {"id": "32771", "contents": "የካልኩለስ መሰረታዊ እርግጥ በሁለቱ ታላላቅ የካልኩለስ ክፍሎች፣ ማለትም በውድድር እና ጥርቅም (ጥረዛ) መካከል ያለውን ዝምድና የሚወስን የሒሳብ መሰረታዊ እርግጥ ነው። መሰረታዊ እርግጡ በሁለት ይከፈላል። የመጀመሪያው ክፍል፣ በአንድ አስረካቢ ላይ የሚካሄድ ውስን ያልሆነ መጠራቀምን በ ውድድር ሊመለስ እንደሚችል ያሳያል። ሁለተኛው ክፍል የአንድን አስረካቢ ውስን ጥርቅም፣ በመደመር ሳይሆን፣ ኢውድድሩን በማስላት ለማግኘት ያስችላል። የካልኩለስ መሰረታዊ እርግጥን መጀመሪያ ያገኘው የስኮትላንድ ተወላጁ ጄምስ ግሪጎሪ ሲሆን፣ በኋላም ኢሳቅ ባሮው፣ ተማሪው ኢሳቅ ኒውተን እና ጎትፍሪድ ሌብኒዝ እርጉጡን በማስፋፋትና በማብራራት ስማቸው ይጠራል። መሰረታዊው እርጉጥ ሁለት ክፍሎች አሉት። የመጀመሪያው ክፍል፣ የኢውድድርን ውድድር በማግኘት ላይ ሲያተኩር፣ ሁለተኛው ክፍል፣ በኢውድድርና በጥረዛ ላይ ያተኩራል ይህ ክፍል ብዙ ጊዜ የመጀመሪያው የካልኩለስ መሰረታዊ እርግጥ ተብሎ ይታወቃል. F ′ ( x ) = lim h → 0 F ( x + h ) − F ( x ) h = lim h → 0 1 h ( ∫ a x + h f ( t ) d t − ∫ a x f ( t ) d t ) = lim h → 0 1 h ∫ x x + h f ( t ) d t = lim h → 0 f ( c ) = lim c → x f ( c ) = f ( x ) ."} {"id": "48527", "contents": "አል-ጀበርት የአርጎብኛ ቋንቋ ማበልፀጊያ ትምህርት ቤት/ Al Jebert Argobban languege School ሙፍቲ ዳውድ ሀበሾችን’ና ኢማም አል-ሻፊዒይን ያስተሳሰረ የአርጎባ_ዓሊም ▂▂▂▂▂{ውዱ ታሪካችንን ያንብቡት}▂▂▂▂▂ ታሪካችን በታላላቅ ኢስላማዊ ስብእናዎች ያሸበረቀ፤ በጠካራዎቹ ሙእሚኖች አስደናቂ ገድል የተሞላ ነዉ፡፡ ከነዚህ ልብን ከሚነኩ’ና ስለ ማንነታችን ቆም ብለን እንድናስብ ከሚጋብዙን ነገር ግን በእጅጉ ከተረሱ ታኮቻችን ዉስጥ አንዱን አነሆ!! ከ300 ኪታብ በላይ በእጃቸዉ የፃፉ የአርጎባ ዓሊም፤ለዚህም ገና የመን ዘቢድ ትምህርት ላይ እያሉ የሐበሻ ሙፍቲ ሸምሰል ሀበሻ ባሕሩ ራሕመቲ ኢማሙ አዕዞም ፊል ሀቂቀት ተብሎ የተመሰከረላቸዉን ታዋቂዉ ዓሊምና ምሁር የሐጂ ሙፍቲ ዳዉድን የሂይወት ታሪክ እንዲህ ልንተርከዉ ነዉ አብራችሁኝ ሁኑ፡፡ወቢላሂ ተዉፊቅ!!!"} {"id": "48587", "contents": "ኢሪና አሌግሮዋ (መስኮብኛ፦ Ирина Аллегрова) (1952 እ.ኤ.አ.፣ ሮስቶው፣ ሶቪዬት_ሕብረት) የሩሲያ ዘፋኝ ነች። irinaallegrova.ru"} {"id": "48599", "contents": "ናታሻ ቦፊሊዩ (ግሪክኛ፦ Νατάσσα Μποφίλιου) (1983 እ.ኤ.አ.፣ አቴና፣ ግሪክ) የግሪክ ዘፋኝ ነች። 2005፥ Εκατό μικρές ανάσες 2008፥ Μέχρι το τέλος 2010፥ Εισιτήρια διπλά 2012፥ Οι μέρες του φωτός 2016፥ Βαβέλ"} {"id": "33731", "contents": "ጓያ ፊት በአማርኛ ፈሊጣዊ አነጋገር የሆነ ዘይቤ ነው። የታመመ የሚመስል የነጣ ፊት አለሙ ምነው ጓያ ፊት ሆነ? ታሟል መሰል።"} {"id": "33737", "contents": "ገዳዩ ባልሽ የሞተው ወንድምሽ በአማርኛ ፈሊጣዊ አነጋገር የሆነ ዘይቤ ነው። የተዘበራረቀ ስሜት"} {"id": "33743", "contents": "ወምበር ገፍ ውርድ ከራሴ ውሻ አይበላሽ ጥል ወትሮ ሃጅ"} {"id": "39059", "contents": ""} {"id": "33779", "contents": "ሁለት ልብ በአማርኛ ፈሊጣዊ አነጋገር የሆነ ዘይቤ ነው። ማመንታት፣ ሁለት ሃሳብ መሆን። መወሰን አለመቻል። አበበ ለመሄድም ሆነ ለመቅረት ሊዎስን አልቻለም። ሁለት ልብ ነው።"} {"id": "33785", "contents": "የሐናን ለወለተ ሐና በአማርኛ ፈሊጣዊ አነጋገር የሆነ ዘይቤ ነው። የአብየን እከክ ወደ እምየ ልክክ። በማያገባው ሰው ላይ ማላከክ።"} {"id": "33797", "contents": "ሞፈር ረገጠ በአማርኛ ፈሊጣዊ አነጋገር የሆነ ዘይቤ ነው። እራሱን ቻለ። ከቤተሰብ ቁጥጥር ውጭ ሆነ። ደበበ ዕድሜው 18 ሲሞላ ሞፈር ረገጠ።"} {"id": "33821", "contents": "የዝሆን ጆሮ መስጠት በአማርኛ ፈሊጣዊ አነጋገር የሆነ ዘይቤ ነው። መዝጋት። አለማዳመጥ ሰውየው ፍሬ ከርስኪ ማውራት ሲጀምር የዝሆን ጆሮ ሰጠነው።"} {"id": "48743", "contents": "የቻይና ጽሕፈት በተለይ ቻይንኛን ለመጻፍ የተደረጀው ጽህፈት ዘዴ ነው። ዛሬም የቻይና ምልክቶች በጃፓንኛ ጽሕፈት ደግሞ ይገኛሉ። የቻይና ጽሕፈት ቀድሞ ለሌሎች ልሳናት እንደ ቬትናምንኛ፣ ኮሪይኛ ይጠቀም ነበር። የቻይና ጽሕፈት ሎጎግራም ከተባሉት ምልክቶች ይሠራል። በጥንታዊ ቻይንኛ፣ እያንዳንዱ ምልክት ለአንድ ቃል ቆመ፣ የእያንዳንዱም ቃል እርዝማኔ አንድ ቀለም ብቻ ነበር እንጂ ለአንድ ቃል ሁለት ክፍለ ቃላት አልነበሩትም። አሁን በዘመናዊ ቻይንኛ፣ እያንዳንዱ ምልክት አንድ ቀለም ወይም ክፍለ-ቃል ሲሆን ብዙዎች ቃላት ግን ከአንድ ምልክት ወይም ቀለም በላይ ይኖራቸዋል። በጃፓንኛ የአንዱ ቻይናዊ ምልክት ድምጽ እራሱ በርካታ ቀለሞች ሊኖሩት ሲችሉ፣ ሲላቢክ ከሆኑት ከሌሎች ጽሕፈቶች ጋር ይቀላቀላል። በአጠቃላይ ምናልባት 50 ሺህ ምልክቶች ቢኖሩም፣ አብዛኛው ጊዜ ከቀን ቀን የሚጠቀሙ 3-4,000 ብቻ ስለሆኑ እነዚህን ማወቅ ለማንበብ ችሎታ ይበቃል። እያንዳንዱ ምልክት በቻይንኛ ልዩ ልዩ ንዑስ ቋንቋዎች ሌላ ድምጽ አጠራር ሊኖረው ይችላል፤ እንዲሁም ያው ምልክት በጃፓንኛና በሌሎቹ ልሳናት በፍጹም ሌላ ድምጽ ይኖረዋል። በቻይንኛ መምህራን ዘንድ፣ ለምልክቶቹ ስድስት መደቦች አሉ፤ እነርሱም፡ እነዚህ በቀላሉ ከነገሩ ስዕል የተደረጁ ምልክቶች ናቸው። እነዚህ ሀሣቡን ከሚያሳይ ስዕል ተደረጁ እነዚህ ከአንድ ሀሣብ ምልክት በላይ ይሠራሉ። እነዚህ ምልክቶች ከሌሎች ነገሮች ስዕሎች ተወሰዱ፣ በቻይንኛ የለላው ነገር ድምጽና የሀሣቡ ድምጽ ተመሳሳይ በሆኑበት አጋጣሚ ስዕሉ ተበደረ ማለት ነው። ለምሳሌ፣ ቃሉ /ሥር/ «አራት» ደግሞ እንዳጋጣሚ «ሰርን» ለማለት ይጠቅማል፣ ስለዚህ የ«ሰርን» ስዕል 四 ደግሞ ለ«አራት» ይቆማል። እነዚህ ምልክቶች ቢያንስ ከአንድ ስዕል ምልክት እናም ከአንድ የድምጽ ምልክት አንድላይ ይሰራሉ። ይህ መደብ የነባር ቃል ተቀይሮ በሌላ ትርጉም ያገኙት ምልክቶች ናቸው። ለምሳሌ፦ 考 /ካው/ «ፈተና»፣ የተቀየረው ከ 老 /ላው/ «ጥንታዊ» ነው። (ይህ ቋንቋ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "48773", "contents": "ሃይደረባድ የሕንድ ከተማ ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "3674", "contents": "አቴና (ግሪክኛ፦ Αθήνα /አጤና/) የግሪክ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 3,247,000 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 747,300 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 38°00′ ሰሜን ኬክሮስ እና 23°44′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል። በጥንታዊ ግሪክና እስከ 1968 ዓ.ም. ድረስ የከተማው ግሪክኛ ስም በይፋ «አጤናይ» ነበረ። በዚያው ዓመት ዘመናዊው ግሪም ስም አጤና ይፋዊ ሁኔታ አገኘ።"} {"id": "3686", "contents": "ደብሊን የአየርላንድ ሪፑብሊክ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርባት የህዝብ ቁጥር 1,018,500 ሆኖ ይገመታል። ከተማይቱ 53°20′ ሰሜን ኬክሮስ እና 06°15′ ምዕራብ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጣ ትገኛለች። ስለዚህ በአየርላንድ ምሥራቅ ትገኛለች። የደብሊን ስም ከአየርላንድኛው /ዱብህ-ሊንድ/ ማለት «ጨለማ ኩሬ» መጥቷል።"} {"id": "48809", "contents": "ስሜን አውሮፓ በጠቅላላ የአውሮፓ ስሜናዊ ክፍሎች ሲሆን፣ አንዳንዴ ታላቁ ብሪታንና አይርላንድ ከነዚህ ጋር ይቆጠራሉ።"} {"id": "48833", "contents": "አንድ የአገር ግዛት ማለት በአገሩ መንግሥት ሥር የሚገዛ ብሔር ነው። የ«ግዛት» ትርጉም ከ«አገር»፣ ከ«መንግሥት» ወይም ከ«ብሔር» ትንሽ ይለያል፤ ባጠቃላይ የሚለዋወጡ ቃላት ሲሆኑ፣ በጽንሰ ሀሣብ ጥቃቅን እና ውስብስብ ለውጦች ሊወሰኑ ይችላሉ። አንድ ግዛት በብዙ ትውልዳት ላይ አያሌ መንግሥታት ወይም ሥርወ መንግስታት ሊኖሩት ይችላል። የሚገዛው አገርና ብሔር ማለት ነው፣ አንዳንድ አገር ወይም መሬት ግን ያለ ምንም ግዛት ቆይቶ ያውቃል። ብሔሩም የአገሩ ሕዝብ ነው።"} {"id": "40367", "contents": "24 March በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም መጋቢት 15 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "40403", "contents": "29 March በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም መጋቢት 20 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "40433", "contents": "7 April በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም መጋቢት 29 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "40439", "contents": "11 April በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም ሚያዝያ 3 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "48953", "contents": "ሰናንኩያ (ወይም ሰናንኩኛ፣ ስናንኩን፣ ሰነንኩን፣) በማሊ፣ በጊኔና በጋምቢያ የሚገኝ ኅብረተሠባዊ ባሕርይ ነው፤ ባጠቃላይ በብዙ የምዕራብ አፍሪካ ኅብረተሠቦች ይገኛል። ትርጉሙ እንደ «መቀላለድ ዝምድና» ይመስላል። በተወሰኑ የጎሳ ወይም የሙያ ቡድኖች ውስጥ ካለው ልምድ በላይ፣ «በረዶውን የሰበሩት» ማናቸውም ፈቃደኛ ተሳታፊዎች የሰናንኩያ ግንኙነት ሊመሠረቱ ይችላሉ። በሰናንኩያ ዝምድና ያሉት እርስ በርስ እንደ ቅርብ ዘመድ ሊቀላለዱ ይችላሉ። ቀልዶችም እስከ ቀላል ወይም አስቂኝ ስድቦች ሊደርሱ ይችላሉ። ይሄ የማንዴ እና የምዕራብ አፍሪካ ኅብረተሠብ ወሳኝ አላባ ይቆጠራል፤ በሱንዲያታ ከይታ በ1228 ዓም በማሊ መንግሥት አፈ ቃል ሕገ መንግሥት በኩሩካን ፉጋም ዘንድ ሰናንኩያ እንደ ብሔራዊ አገባብ እንደ ተደነገገ ይባላል። ይህም ውስብስብና ለረጅም ዘመን የቆየ ልማድ ተጽእኖች በምዕራብ አፍሪካ ሲታዩ እንዲሁም በአፍሪካዊ-አሜሪካዊ ባሕል ሊታዩ ይቻላል። ይህ በባህላዊ ሥርዓቶች ላይ ለምሳሌ «ዘ ደዘንዝ» በተባለው ይታያል፣ እንዲሁም በቅርብ ያልተዘመዱት ሰዎች በጨዋታ እንደ ቅርብ ዘመድ እንደ አክስት ምናምንት የሚለውን ማዕረግ እርሱ በርስ የሚፈቀዱበት ልማድ ከዚህ ታሪካዊ ድንጋጌ እንደ ወጣ ይመስላል። ለአንድ ምሳሌ፣ ትራኦሬ እና ኮኔ የተባሉት ጎሦች መሃል እርስ በርስ ከሌላውም አባላት ጋር የ«ሰናንኩያ» ግንኙነት ሲኖር፣ ከቆዩት ሯጭ ቀልዶች መካከል ትልቅ የሆነው፣ እያንዳንዱ ጎሣ ሌላውን በይበልጥ ባቄላን መብላይ የሚወድድ መሆኑን እርስ በርስ ይከሠሳሉ። በ2014 እ.ኤ.አ. (2006 አም.)"} {"id": "48959", "contents": "ራንዶልፍ ሄርስት (1855-1941 ዓም) የአሜሪካ አገር ባለድሪጅት ሲሆን የአገሩን ትልቁን ጋዜጣ አሳታሚ ፖለቲከኛ ነበረ። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "48977", "contents": "ስመልየንስክ (ሩስኛ፦ Смоленск) የሩስያ ሀገር ከተማ ነው።"} {"id": "34985", "contents": "ዲትር ባክማን (17 ዲሴምበር 1940 እ.ኤ.አ. በባዝል ተወልዶ) የስዊዘርላንድ ጸሐፊና ጋዜጠኛ ነው። ዲትር ባክማን «ጀርማናዊነት»ና ፍልስፍና አጠና እና በ1969 እ.ኤ.አ. ከዩኒቨርሲቴ ኦፍ ዙሪክ ተማረቀ። ጋዜጠኛ ሆኖ በመጀመርያ (ከ1970 እ.ኤ.አ.) የቬልትቮክ ምጽሔት አዘጋጅ ነበር፤ ከዚያ ታገስ አንጻይገር ምጽሔት አዘጋጅ ሆነ። በኋላ ላይኛ አዘጋጅ ለስዊስ ባሕላዊ ምጽሔት ዱ ሆነ። ከ1975 እ.ኤ.አ. እና 1985 እ.ኤ.አ. መካከል የፕሮ ሄልቬቲያ ባሕላዊ ጉባኤ አባል ነበረ። ከ2000 እ.ኤ.አ. እስከ 2003 እ.ኤ.አ. ድረስ የኢስቲቱቶ ስቪጸሮ ዲ ሮማ (የሮማ ስዊስ ተቋም) አለቃ ነበረ። ከ2001 እ.ኤ.አ. ጀምሮ በተለይ በጣልያን አገር ይኖራል። ባክማን ደግሞ የስዊስ ጸሐፊዎችና ደራስያን ማሕበር እና የስዊስ ማተሚያ ማሕበር (VSP) አባል ነው። 1984 እ.ኤ.አ. - የዙሪክ ጸሐፊዎች ሽልማት፣ አንድ ሰንበታዊ አማት በአርጋው ክፍላገር ተቀበለ። 2001 እ.ኤ.አ. - የግል ጽሑፎች ሽልማት፣ ከስዊስ ሺለር ተቋም ራብ (ልብ ወለድ) 1985 እ.ኤ.አ. ዞርገን ኢም ፓራዲስ (ጭንቀት በገነት) 1987 እ.ኤ.አ. ደር ኩርጸር አተም (ኣጭሩ ትንፋሽ) 1998 እ.ኤ.አ. ግሪምሰልስ ዛይት (የግሪምሰል ጊዜ) 2002 እ.ኤ.አ. ኡንተር ቲረን (በእንስሶች መካከል) 2010 እ.ኤ.አ. ከነዚህ በላይ ብዙ ሌላ አይነት ጽሑፎች በየጊዜ እያቀረበ ነው።"} {"id": "40625", "contents": "29 May በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም ግንቦት 21 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "40643", "contents": "10 June በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም ሰኔ 3 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "35147", "contents": "ኤበርስሃውዘን (ጀርመንኛ፦ Ebershausen) (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "49061", "contents": "ቹቫሺያ በሩሲያ ውስጥ የሚገኝ ክፍላገር («ሪፐብሊክ») ነው።"} {"id": "3908", "contents": "(ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "4022", "contents": "ሎጋን ተራራ በካናዳ የሚገኝ በከፍታ ከአለም 6ኛውን ደረጃና ከሰሜን አሜሪካ 2ኛውን ደረጃ የያዘ ተራራ ነው።"} {"id": "4040", "contents": "ዮሐን ማርቲን ሽላየር (Johann Martin Schleyer) (18 July 1831 - 16 August 1912 እ.ኤ.አ.), ሠው ሰራሽ ቋንቋ ቮላፒውክን የፈጠረው የጀርመን ካቶሊክ ቄስ ነበሩ። በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ Johann Martin Schleyer የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ።"} {"id": "4046", "contents": "መለጠፊያ:Unreferenced ሞና ኪ በሃዋይ ደሴቶች የሚገኝ የተኛ ቮልካኖ አይነት ተራራ ሲሆን፣ ሃዋይ ደሴትን ከሚገነቡት 5 ቮልካኖ ደሴቶች አንዱ ነው።"} {"id": "40739", "contents": "1 August በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም ሐምሌ 25 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "40751", "contents": "8 August በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም ነሐሴ 2 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "40763", "contents": "16 October በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) በዘመነ ማቴዎስ፣ በዘመነ ማርቆስና በዘመነ ሉቃስ ጥቅምት 6 ቀን ማለት ነው። በዘመነ ዮሐንስ ግን (ዘመነ ሉቃስ የሥግር ዓመት በመሆኑ) ጥቅምት 5 ቀን ላይ ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "40787", "contents": "19 August በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም ነሐሴ 13 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "40793", "contents": "አዮሊስ ወይም አዮሊያ (ግሪክኛ፡- Αιολίς, Αιολία) በጥንት ምዕራብ አናቶሊያ (የአሁኑ ቱርክ አገር) በኤጊያን ባህር ላይ የተገኘ አውራጃ ነበረ። አዮሊስ አውራጃ ደግሞ የሚስያ ክፍል ተባለች። ከ800 ዓክልበ. በፊት ግሪኮች (የአዮልያውያን ነገድ) 12 ነፃ ከተሞች ነበሯቸውና አብረው «የአዮልያውያን ማህበር» ሆኑ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "40817", "contents": "22 August በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም ነሐሴ 16 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "46247", "contents": "ዶክቶር ሁ (በእንግሊዝኛ: Doctor Who) የእንግሊዝ ቢ.ቢ.ሲ. ሳይ-ፋይ ቴሌቭዥን ድራማ ነው።"} {"id": "46253", "contents": "ፓክ-ማን የናምኮ አርኬድ ጌም ነው። በ1972 ዓም. ተጀመረ። ፓክ-ማን (Pac-Man) ምዝ ፓክ-ማን (Ms. Pac-Man) መናፍስት፦ ብሊንኪ (Blinky) ኢንኪ (Inky) ክላይድ (Clyde) ፒንኪ (Pinky)"} {"id": "46259", "contents": "የኤልክትሪክ ኃይልን ለመብራት አገልግሎት ለማዋል የኤሲ እና የዲሲ ሲሰተሞች ፍልሚያ እና እድገቱ የኤሲ(ተለዋዋጭ ጅረት) alternating current እና የዲሲ(ቀጥተኛ ዥረት ወይንም ኮረንቲ) direct current ሲሰተሞች ፍልሚያ ተብሎ የሚታወቀውWar of Currents በ 1880ዎቹ እ.ኤ.አ. የእነዚህ ተወዳዳሪ የኤሌክትሪክ ኃይል የማስተላለፊያ መንገዶች ዘዴ፤ ማለትም ኢንካነዴሰንት ወይንም አሸብራቂ መብራት ከቀጥተኛ የኤሌክትሪክ ከረንት በታዋቂው ተመራማሪ እና የንግድ ሰው ቶማስ ኤዲሰን እና የአርክ መብራት ከተለዋዋጭ የ ኤሌክትሪክ ከረንት በሌላው መሀንዲስ እና የፈጠራ ሰው ጆርጅ ዌስቲነገሀውስ፤ የደምበኛ ማግኘት፤መያዝ እና መመረጥ ፤ የሲሰተሙ ደህንነት፣እናም ከህዝቡ፣ ከመንግስት እናም እርስ በርስ ያላቸው የፈጠራ መብት ጉዳይ ብሎም የእሌክትሪክ ኃይል አምራች ድርጅቶቻቸው እና የሲስተሞቻቸውንም እድገትን ያጠቃልላል፡፡ በቴሌግራፍ ገኝት ዘመን ወቅት ሀምፍሬይ ዴቭ የተባለው እንግሊዛዊ የኬሚስትሪ ሰው የሁለት ሽቦዎችን ጫፍ በቻርኮል ወይንም ካርቦን ሽቦ በማያያዝ ሌላኛውን የሽቦ ጫፍ በባተሪ ሲያግለው ግሎም አርክ መብራት(Davy Lamp, Arc Lamp) ተባለውን ግኝት አስገኘ፤ ጆሴፍ ስዋን የተባለውም እንገሊዛዊ በ1950 አካባቢ ቫኪውም በሆነ አምፖል ውስጥ ሙከራ አድርጎበት ነበር፤ ይሁን እና ይህን ግኝት ለኤሌክትሪክ መብራት ጥቅም እንዲሰጥ አድርገው አልቀረፁትም ነበር፡፡ https://upload.wikimedia.org/wikipedia/commons/thumb/7/76/Edison_bulb.jpg/330px-Edison_bulb.jpg ቶማስ ኤዲሰን (Thomas Edison) - በ1878 ሳይንቲስቱ ቶማስ ኤዲሰን ወደ ስራ ቦታዎች ፤ የንግድ፤እና የመኖሪያ ቤቶች የኤሌክትክ ብርሀን የመስጠት እና የማከፋፈል ገበያ ጥሩ መሆኑን ተረዳ፤ ይህም በአርክ የኤሌክትሪክ ብረሀን ከፍተኛ ሀይል ያለው መብራት ሰፋ ያለ ስፍራን እንደ መንገድን ለማብራት ይጠቀሙበት ስለነበረ ነው፡፡ ስለዚህም ኤዲሰን እንደዚህ ብሎ ወደ ገበያው ገባ (ኤሌክትሪሲቲን ዋጋውን ዝቅተኛ በማድረግ ለብዙሃኑ እናዳርሳለን በዚህም ሻማን የቅንጦት እናደርጋለን)\"We will make electricity so cheap that only the rich will burn candles.\""} {"id": "46265", "contents": "ሻርለት ራምፕሊንግ (Charlotte Rampling. 5 February 1946 እ.ኤ.አ.) የዩናይትድ ኪንግደም ፊልም፣ የቲያትር አና ቴሌቪዥን ተዋናይ ናት።. (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "46271", "contents": "የዩክሬን ብሔራዊ ሕብረት (ዩክሬንኛ:Український Національний Союз) ዩክሬንኛ ፖለቲካ ወገን ነው። የተፈጠረ ታኅሣሥ 19፣ 2009 ዓ.ም. ። ዋና ዓላማቸው የዩክሬን ብሔራዊ ሕብረት ወደ ሕዝብ አንድነት። ሊቀመንበር ጋኦሉቲቫኒስኪ ኦሊያጂ። ^ http://minprom.ua/news/122301.html ^ http://ru.tsn.ua/politika/u-svobody-poyavitsya-novyy-konkurent-na-nacionalisticheskom-pole-303510.html ^ http://glavnoe.ua/news/n135622 ^ http://politica-ua.com/v-xarkove-sozdana-novaya-nacionalesticheskaya-partiya/ ^ http://www.naso.org.ua/history.html ^ http://www.naso.org.ua/program.html ^ https://www.pravda.ru/world/1162604-fcb/ naso.org.ua/ (ይህ ፖለቲካ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "46301", "contents": "1ኛ. ሀይደር ይባላል የአልከሶ አከባቢ ተወለጅ ነው። በአሁኑ ሰዓት በወራቤ ከተማ በሐጂ ፈድሉ ህንጻ ስር አንድ ክፍል ተከራይቶ የመድሐኒት መሸጫ መደብር ከፍቶ ይሸጣል(የገንዘብ ምንጩ ባይታወቅም)፤ይህ ግለሰብ ለረጅም ጊዜ በአልከሶ ሀድራ ውስጥ ሲካድም እንደነበረና ሙሉ ጊዜውን ጫት ሲቅም (ሲፈጭ ቢባል ይሻላል ላሉ በቅርበት የሚያውቁት) የኖረ ገሪባ ነገር እንደነበር በቅርበት የሚያውቁት ይናገራሉ ፤ በዚሁ አጋጣሚ ነበር በጴንጤዎች መረብ ተጠልፎ ገብቶ በሂደት ሱሱን አስትተው የኢኮኖሚ አቅሙን አሻሽለው ወደ ወራቤ መልሰውት በአሁኑ ሰዓት የአክፍሮት ስራውን በጥንቃቄ እየሰራ ይገኛል፡፡ እሱ መድኃኒት ለመግዛት የሚመጡ የገጠር ሰዎችን በተለይም መድኃኒት የመግዛት አቅም የሌላቸውን እንደሚያጠምድ ይነገራል፡፡ 2ኛ. ሁሴን ቃዲ ይባላል፤ ወጣት ነው። በወራቤ መሰናዶ ትምህርት ቤት በመምህርነት እየሰራ ይገኛል። ይህ ግለሰብ አስተዳደጉ ወላጅ አጥ የሆኑ ህጻናት በሚያድግበት የህጻናት አምባ እንደሆነ ይገራል። ከሙስሊም ቤተሰብ ቢወለድም ምንም ዓይነት ኢስላማዊ መሰረት እንዳልነበረው ቢያንስ ይህ አስተዳደጉ አብነት ይሆናል። ይህ ወጣት ወንጌላዊ ከመሰል ከሌላ አከባቢ ከመጡ ወጣት ፕሮቴስታንቶች ጋር በመሆን ሴቶችን እየጋበዙ እንደሚያጠምዱ ይነገራል፡፡ 3ኛ."} {"id": "49727", "contents": "ጫካ ወይም ደን ብዙ ዛፍ የበዛበት መሬት ነው። ጫካዎች ለበርካታ የተለያዩ እንስሶች መኖሪያ አይነተኛ ናቸው።"} {"id": "49739", "contents": "ማግና ካርታ በ1207 ዓ.ም. የእንግሊዙ ንጉስ ጆን (ዮሐንስ) የተቀበለው የመብት ቻርተር ሰነድ ነው። ሰነዱ ለመጀመሪያ ጊዜ የረቀቀው በካንተርበሪ ሊቀ ጳጳስ ሲሆን ዋና ዓላማውም በተጠላው ንጉስ እና በአማጺ መኳንንቱ መካከል ሰላም ለማውረድ ነበር። የቤተክርስቲያንን መብት እንዲጠበቅ፣ የመኳንንቱን ያለህግ መታሰር እንዲከልከል፣ ፍትህ ሳይጓተት በፍጥነት እንዲገኝ፣ ለንጉሱ የሚደርገው ክፍያ ገደብ እንዲኖረው የሚያዘው ይህ ቻርተር በ25 መኳንንት ምክር ቤት እንዲተገበር ያዛል። ማግና ካርታ፣ የንጉሱ ሥልጣን ከህግ በታች እንደሆነ እና ነጻ ሰዎች ያላቸውን መብት በማጽደቁ፣ በእንግሊዝና በኋላም በአሜሪካ አገሮች ለተገኘው ግለሰባዊ ነጻነት መሰረት የጣለ ሰነድ ነው።"} {"id": "49763", "contents": "ዜቡል በብሉይ ኪዳን መጽሐፈ መሳፍንት 9:28-41 መሠረት በእስራኤል ንጉሥ አቢሜሌክ ዘመን (1251-1249 ዓክልበ. ግድም) የሴኬም ከንቲባ ነበረ። የሴኬም ሰዎች በገዓል መሪነት በአቢሜሌክ ላይ ባመጹበት ጊዜ፣ ዜቡል መረጃውን ለአቢሜሌክ ያስረዳው ነበር። ሌላ ዜቡል በጥንታዊ የአይሁዶች ታሪክ ከ62 ዓም አስቀድሞ በተጻፈው «የመጽሐፍ ቅዱስ ጥንታዊነት» (ሮማይስጥ፦ Liber Antiquitatum Biblicarum) ይጠቀሳል። በዚህ ታሪክ ዘንድ፣ የእስራኤላውያን መሪ ኢያሱ ወልደ ነዌ ካረፈ በኋላ፣ ቄኔዝም ለ57 ዓመታት እስራኤላውያንን ከመራቸው በኋላ፣ ዜቡል እንደ እስራኤል መሪ ወይም ፈራጅ ተመረጠ። ስለ ዜቡል 25 ዓመት አገዛዝ (1530-1505 ዓክልበ. ያህል) አንድ አጭር ምዕራፍ ይጽፋል። የተዘገቡለት ድርጊቶች ጥቂት ናቸው። መጀመርያው ለቄኔዝ ሦስት ሴት ልጆች ሰፊ ርስቶች አካፈለላቸው። ዜቡልም ለያህዌ አንድ ግምጃ ቤት አቁሞ 20 መክሊት ወርቅና 250 መክሊት ብር ከሕዝቡ ተቀበለ። የጣኦታት ወርቅ ወይም ብር ግን አይቀብልም ነበር። የዕረፍቱ ጊዜ ሲቀርብ ለሕዝቡ እንዲህ ብሎ ተናገረ፦ «ከኛ ቀድሞ የሆኑት ሰዎች የመሠክሩትን ምስክሮች ተመልከቱ። ልባችሁ እንደ ባሕሩ ማዕበል አይሁን፤ ነገር ግን የባሕሩ ማዕበል በባሕሩ ውስጥ ካለው በቀር እንደማያውቅ፣ እንዲህ ልባችሁ በሕግ ቅዱስ ውስጥ ካለው በቀር በምንም አያስብ።» ከዚህም በኋላ እስራኤላውያን በእግዚአብሔር ፊት እንደገና ክፉ ሆኑና በሓጾር ንጉሥ ኢያቢስ ስር ለ20 ዓመታት ተገዙ። ስለዚህ፣ ይህ ሰነድ በመጽሐፈ መሳፍንት የተጠቀሱትን የኲሰርሰቴም (8 አመታት)፣ የጎቶንያል (40 ዓመታት)፣ የዔግሎም (18 ዓመታት)፣ እና የናዖድ (80 ዓመታት) ዘመናትን ይዘልላል። በመጽሐፈ መሳፍንት የኲሰርሰቴም ዘመን ኢያሱ ካረፈ በኋላ ባልተወሰነ ጊዜ ሆነ። ስለዚህ ስለ ቄኔዝና ዜቡል ዘመኖች ያለው ትዝታ ትክክል ከሆነ፣ እነዚህ 82 ዓመታት ከኢያሱ በኋላ እና ከኲሰርሰቴም በፊት (1587-1505 ዓክልበ.) መሰካት ነበረባቸው።"} {"id": "5270", "contents": "1 January 1528 - 7 September 1528 እ.ኤ.ኣ. = 1520 ዓ.ም. 8 September 1528 - 31 December 1528 እ.ኤ.ኣ. = 1521 ዓ.ም."} {"id": "5276", "contents": "1 January 1525 - 7 September 1525 እ.ኤ.ኣ. = 1517 ዓ.ም. 8 September 1525 - 31 December 1525 እ.ኤ.ኣ. = 1518 ዓ.ም."} {"id": "5282", "contents": "1 January 1522 - 7 September 1522 እ.ኤ.ኣ. = 1514 ዓ.ም. 8 September 1522 - 31 December 1522 እ.ኤ.ኣ. = 1515 ዓ.ም."} {"id": "5390", "contents": "ስሜን ሳሚኛ (davvisámegiella) በኖርዌ ስዊድንና ፊንላንድ የሚናገር ቋንቋ ነው። ከ15,000 እስከ 25,000 ሰዎች ይችሉታል። የሚጻፈው በላቲን ፊደል ነው። ተውላጠ ስም በሦስት ቁጥር ይካፈላል እነርሱም ነጠላ ሁለትዮሽና ብዙ ናቸው። (ይህ ቋንቋ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) የስሜን ሳሚኛ ውክፔዲያ አለ!"} {"id": "5408", "contents": "1 January 1461 - 6 September 1461 እ.ኤ.ኣ. = 1453 ዓ.ም. 7 September 1461 - 31 December 1461 እ.ኤ.ኣ. = 1454 ዓ.ም."} {"id": "7022", "contents": "1 January 663 - 1 September 663 እ.ኤ.ኣ. = 655 ዓ.ም. 2 September 663 - 31 December 663 እ.ኤ.ኣ. = 656 ዓ.ም."} {"id": "5420", "contents": "1 January 1455 - 7 September 1455 እ.ኤ.ኣ. = 1447 ዓ.ም. 8 September 1455 - 31 December 1455 እ.ኤ.ኣ. = 1448 ዓ.ም."} {"id": "5432", "contents": "1 January 1449 - 6 September 1449 እ.ኤ.ኣ. = 1441 ዓ.ም. 7 September 1449 - 31 December 1449 እ.ኤ.ኣ. = 1442 ዓ.ም."} {"id": "5438", "contents": "1 January 1446 - 6 September 1446 እ.ኤ.ኣ. = 1438 ዓ.ም. 7 September 1446 - 31 December 1446 እ.ኤ.ኣ. = 1439 ዓ.ም."} {"id": "5444", "contents": "1 January 1443 - 7 September 1443 እ.ኤ.ኣ. = 1435 ዓ.ም. 8 September 1443 - 31 December 1443 እ.ኤ.ኣ. = 1436 ዓ.ም."} {"id": "5450", "contents": "1 January 1440 - 6 September 1440 እ.ኤ.ኣ. = 1432 ዓ.ም. 7 September 1440 - 31 December 1440 እ.ኤ.ኣ. = 1433 ዓ.ም."} {"id": "5558", "contents": "1 January 1387 - 6 September 1387 እ.ኤ.ኣ. = 1379 ዓ.ም. 7 September 1387 - 31 December 1387 እ.ኤ.ኣ. = 1380 ዓ.ም."} {"id": "7082", "contents": "1 January 633 - 31 August 633 እ.ኤ.ኣ. = 625 ዓ.ም. 1 September 633 - 31 December 633 እ.ኤ.ኣ. = 626 ዓ.ም."} {"id": "5576", "contents": "1 January 1378 - 5 September 1378 እ.ኤ.ኣ. = 1370 ዓ.ም. 6 September 1378 - 31 December 1378 እ.ኤ.ኣ. = 1371 ዓ.ም."} {"id": "7094", "contents": "1 January 627 - 1 September 627 እ.ኤ.ኣ. = 619 ዓ.ም. 2 September 627 - 31 December 627 እ.ኤ.ኣ. = 620 ዓ.ም."} {"id": "7100", "contents": "1 January 624 - 31 August 624 እ.ኤ.ኣ. = 616 ዓ.ም. 1 September 624 - 31 December 624 እ.ኤ.ኣ. = 617 ዓ.ም."} {"id": "5600", "contents": "1 January 1366 - 5 September 1366 እ.ኤ.ኣ. = 1358 ዓ.ም. 6 September 1366 - 31 December 1366 እ.ኤ.ኣ. = 1359 ዓ.ም."} {"id": "9887", "contents": "ደጃዝማች ገረሱ ዱኪ በጣልያን ፋሺስት ወረራ ጊዜ የኢትዮጵያ አርበኛ ነበሩ። ከታላቅ ሠራዊት ጋር ጅማን ከጣልያን ኃያላት ነጻ ያወጡ ናቸው። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) ከበደ ተሰማ (ደጃዝማች)፣ የታሪክ ማስታወሻ፦ ሁለተኛው እትም (፲፱፻፷፫ ዓ/ም)፣ አርቲስቲክ ማተሚያ ቤት ሊሚትድ ቁ፡ 1947 ^ ከበደ ተሰማ (ደጃዝማች)(፲፱፻፷፫ ዓ/ም) ገጽ ፫፻፪"} {"id": "10043", "contents": "አበሻ ኬር የበጎ አድራጎት ድርጅት non-profit organization በኤችአይቪ/ኤድስ ዙሪያ ላይ መረጃ ለመስጠት እና በዛ ዙሪያ ላይ ለሚመጡ ችግሮች ለመወያየትና ለመቅረፍ የሚሰራ ድርጅት ነው። አበሻ ኬር http://www.abeshacare.org/index.html አበሻ ኬር ChatRoom http://www.abeshacare.org/ChatRoom.html"} {"id": "6242", "contents": "1 January 1046 - 3 September 1046 እ.ኤ.ኣ. = 1038 ዓ.ም. 4 September 1046 - 31 December 1046 እ.ኤ.ኣ. = 1039 ዓ.ም."} {"id": "6254", "contents": "1 January 1040 - 3 September 1040 እ.ኤ.ኣ. = 1032 ዓ.ም. 4 September 1040 - 31 December 1040 እ.ኤ.ኣ. = 1033 ዓ.ም."} {"id": "6296", "contents": "1 January 1021 - 3 September 1021 እ.ኤ.ኣ. = 1013 ዓ.ም. 4 September 1021 - 31 December 1021 እ.ኤ.ኣ. = 1014 ዓ.ም."} {"id": "6302", "contents": "1 January 1018 - 3 September 1018 እ.ኤ.ኣ. = 1010 ዓ.ም. 4 September 1018 - 31 December 1018 እ.ኤ.ኣ. = 1011 ዓ.ም."} {"id": "7268", "contents": "1 January 544 - 30 August 544 እ.ኤ.ኣ. = 536 ዓ.ም. 31 August 544 - 31 December 544 እ.ኤ.ኣ. = 537 ዓ.ም."} {"id": "52265", "contents": "ነጠላ በኢትዮጵያውያን እና በኤርትራውያን ከሚለብሱት ጥጥ የተሰራ ድርብ ሽፋን ያለው ስካርፍ ነው።"} {"id": "6326", "contents": "1 January 1006 - 3 September 1006 እ.ኤ.ኣ. = 998 ዓ.ም. 4 September 1006 - 31 December 1006 እ.ኤ.ኣ. = 999 ዓ.ም."} {"id": "6338", "contents": "1 January 1000 - 3 September 1000 እ.ኤ.ኣ. = 992 ዓ.ም. 4 September 1000 - 31 December 1000 እ.ኤ.ኣ. = 993 ዓ.ም."} {"id": "6344", "contents": "1 January 997 - 2 September 997 እ.ኤ.ኣ. = 989 ዓ.ም. 3 September 997 - 31 December 997 እ.ኤ.ኣ. = 990 ዓ.ም."} {"id": "7292", "contents": "1 January 532 - 30 August 532 እ.ኤ.ኣ. = 524 ዓ.ም. 31 August 532 - 31 December 532 እ.ኤ.ኣ. = 525 ዓ.ም."} {"id": "7304", "contents": "1 January 526 - 30 August 526 እ.ኤ.ኣ. = 518 ዓ.ም. 31 August 526 - 31 December 526 እ.ኤ.ኣ. = 519 ዓ.ም."} {"id": "7316", "contents": "1 January 520 - 30 August 520 እ.ኤ.ኣ. = 512 ዓ.ም. 31 August 520 - 31 December 520 እ.ኤ.ኣ. = 513 ዓ.ም."} {"id": "7340", "contents": "1 January 508 - 30 August 508 እ.ኤ.ኣ. = 500 ዓ.ም. 31 August 508 - 31 December 508 እ.ኤ.ኣ. = 501 ዓ.ም."} {"id": "7346", "contents": "1 January 505 - 30 August 505 እ.ኤ.ኣ. = 497 ዓ.ም. 31 August 505 - 31 December 505 እ.ኤ.ኣ. = 498 ዓ.ም."} {"id": "6368", "contents": "1 January 985 - 2 September 985 እ.ኤ.ኣ. = 977 ዓ.ም. 3 September 985 - 31 December 985 እ.ኤ.ኣ. = 978 ዓ.ም."} {"id": "10277", "contents": "ብ/ጄኔራል ዶ/ር ጋጋ አልጆ በደቡብ ኢትዮጵያ ታሪክ የመጀመሪያው የጦር ጄኔራልና ዶክተርም ጭምር ለመሆኑ የበቁ ምሁር ሲሆኑ በጭንቅላት ካንሰር ምክንያት በ64 ዓመታቸው በፈረንጆች አቆጣጠር በ1997 በሞት ተለይተዋል። ትውልዳቸው ከወደወላይታ ነው፡፡ ብ/ጄነራል ጋጋ ከዮጎዝላቭያ ተወላጅ ከሆኑት ባለቤታቸው የአንዲት ሴት ልጅ አባት ነበሩ። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "7388", "contents": "1 January 484 - 29 August 484 እ.ኤ.ኣ. = 476 ዓ.ም. 30 August 484 - 31 December 484 እ.ኤ.ኣ. = 477 ዓ.ም."} {"id": "7394", "contents": "1 January 481 - 29 August 481 እ.ኤ.ኣ. = 473 ዓ.ም. 30 August 481 - 31 December 481 እ.ኤ.ኣ. = 474 ዓ.ም."} {"id": "7418", "contents": "1 January 469 - 29 August 469 እ.ኤ.ኣ. = 461 ዓ.ም. 30 August 469 - 31 December 469 እ.ኤ.ኣ. = 462 ዓ.ም."} {"id": "7424", "contents": "1 January 466 - 29 August 466 እ.ኤ.ኣ. = 458 ዓ.ም. 30 August 466 - 31 December 466 እ.ኤ.ኣ. = 459 ዓ.ም."} {"id": "6506", "contents": "1 January 918 - 2 September 918 እ.ኤ.ኣ. = 910 ዓ.ም. 3 September 918 - 31 December 918 እ.ኤ.ኣ. = 911 ዓ.ም."} {"id": "7448", "contents": "1 January 454 - 29 August 454 እ.ኤ.ኣ. = 446 ዓ.ም. 30 August 454 - 31 December 454 እ.ኤ.ኣ. = 447 ዓ.ም."} {"id": "52415", "contents": "ሆምለስ ዎንደረር"} {"id": "52421", "contents": "አሳሩን በላ"} {"id": "7478", "contents": "1 January 439 - 30 August 439 እ.ኤ.ኣ. = 431 ዓ.ም. 31 August 439 - 31 December 439 እ.ኤ.ኣ. = 432 ዓ.ም."} {"id": "7484", "contents": "1 January 436 - 29 August 436 እ.ኤ.ኣ. = 428 ዓ.ም. 30 August 436 - 31 December 436 እ.ኤ.ኣ. = 429 ዓ.ም."} {"id": "7490", "contents": "1 January 433 - 29 August 433 እ.ኤ.ኣ. = 425 ዓ.ም. 30 August 433 - 31 December 433 እ.ኤ.ኣ. = 426 ዓ.ም."} {"id": "7496", "contents": "1 January 430 - 29 August 430 እ.ኤ.ኣ. = 422 ዓ.ም. 30 August 430 - 31 December 430 እ.ኤ.ኣ. = 423 ዓ.ም."} {"id": "7502", "contents": "1 January 427 - 30 August 427 እ.ኤ.ኣ. = 419 ዓ.ም. 31 August 427 - 31 December 427 እ.ኤ.ኣ. = 420 ዓ.ም."} {"id": "7514", "contents": "1 January 421 - 29 August 421 እ.ኤ.ኣ. = 413 ዓ.ም. 30 August 421 - 31 December 421 እ.ኤ.ኣ. = 414 ዓ.ም."} {"id": "7532", "contents": "1 January 412 - 29 August 412 እ.ኤ.ኣ. = 404 ዓ.ም. 30 August 412 - 31 December 412 እ.ኤ.ኣ. = 405 ዓ.ም."} {"id": "49859", "contents": "ሲድ ክሮፍት (1921 ዓም- ፣ የልደት ስም /ኪዶስ ዮላስ/) እና ማርቲ ክሮፍት (1929 ዓም- ፣ የልደት ስም ሞሾፖፑሎስ ዮላስ) ዝነኛ የቴሌቪዥን ትርዒት ፕሮዲውሴሮችና ጸሐፊዎች የሆኑ ሁለት ግሪካዊ-ካናዳዊ ወንድሞች ናቸው። በተለይ በ1970ዎቹ እ.ኤ.አ. ያህል ላደጉት አሜሪካዊ ልጆች ላይ በየቅዳሜ ጧቱ ይታዩ በነበሩት ትርኢቶቻቸው በኩል ከፍተኛ ተጽእኖ አሳድረዋል። ከ1940ዎቹ እ.ኤ.አ. ጀምሮ አንጋፋ የአሻንጉሊት አጫዋቾች በመሆናቸው ታውቀው ነበር። የልጆችና ሕፃናት ቅዳሜ ጧት ትርዒቶች መሥራት የጀመሩ በ1968 እ.ኤ.አ. ሲሆን ከነዚህ ውስጥ ብዙ ደስ የሚሉ ልቦለዳዊ ትይንቶቻቸው እስካሁን ድረስ ይታወሳሉ። 1968 እ.ኤ.አ. - በናና ስፕሊትስ The Banana Splits Adventure Hour 1969 እ.ኤ.አ. - ኤች አር ፐፍንስተፍ H.R. Pufnstuf 1970 እ.ኤ.አ. - ዘ በገሉዝ The Bugaloos 1971 እ.ኤ.አ. - ሊድስቪል Lidsville 1973 እ.ኤ.አ. - ሲግመንድ ኤንድ ዘ ሲ ሞንስተርዝ Sigmund and the Sea Monsters 1974 እ.ኤ.አ. - ላንድ ኦቭ ዘ ሎስት Land of the Lost 1975 እ.ኤ.አ. - ዘ ሎስት ሶሰር The Lost Saucer፣ ፋር አውት ስፔስ ነትስ Far Out Space Nuts 1976 እ.ኤ.አ. - ዘ ክሮፍት ሱፐርሾው The Krofft Supershow (ዶክተር ሽሪንከር Doctor Shrinker፣ ወንደርበግ Wonderbug፣ ኢለክትራ ዉማን ኤንድ ዳይና ግርል Electra Woman and Dyna Girl) 1977 እ.ኤ.አ. - ዘ ክሮፍት ሱፐርሾው (ቢግፉት ኤንድ ዋይልድቦይ Bigfoot and Wildboy፣ ማጂክ ሞንጎ Magic Mongo) 1978 እ.ኤ.አ. - ዘ ክሮፍት ሱፐርስታር አውር The Krofft Superstar Hour (በኋላ «ዘ በይ ሲቲ ሮለርዝ ሾው» The Bay City Rollers Show ተባለ።) ከዚህም አንጋፋ ዘመን በኋላ እስካሁን ድረስ በአንዳንድ ሌሎች ትርዒቶች ላይ ተሳትፈዋል። ትርዒቶቹም አሁንም በኢንተርኔት ሊታዩ ስለሚቻል አዳዲስ ወዳጆች አገኝተዋል።"} {"id": "49949", "contents": "ክሌኦጳትራ ስትራታን (2002 እ.ኤ.አ.፣ ኪሺንው፣ ሞልዶቫ) የሞልዶቫ ዘፋኝ ነች። 2006፥ La vârsta de 3 ani 2008፥ La vârsta de 5 ani 2009፥ Crăciun Magic www.cleopatrastratan.com"} {"id": "49961", "contents": "የሩሃማ ስነ-ፅሁፍና ድራማ ክበብ ሩስድክ ከ2003 ከምስረታው አመት ጀምሮ በኣላትን ጠብቆ ድራማዎችን ከመስራት ባለፈ በየጊዜው ተከታታይ ድራማዎችን ሲሰሩ ቆይተዋል። እስከ አሁን በሩስድክ የተሰሩ ተከታታይ ድራማዎች ዝርዝር ]> ዳኒኤል በ2011 ]> ዳዊት በ2011 ]> ምስጢራዊ በ2010 ]> የይቅርታ ልብ በ2009 ]> ቅንአት በ2008 ]> በ2007 ]> በ2006 ]> አርበኛው በ2005 ]> በ2004 ]> በ2003 አሁን በመድረክ ላይ እየቀረበ ያሉ ተከታታይ ድራማ:- ]> ምስጢራዊው ተልእኮ"} {"id": "8030", "contents": "1 January 153 - 27 August 153 እ.ኤ.ኣ. = 145 ዓ.ም. 28 August 153 - 31 December 153 እ.ኤ.ኣ. = 146 ዓ.ም."} {"id": "8036", "contents": "1 January 150 - 27 August 150 እ.ኤ.ኣ. = 142 ዓ.ም. 28 August 150 - 31 December 150 እ.ኤ.ኣ. = 143 ዓ.ም."} {"id": "8252", "contents": "1 January 43 - 27 August 43 እ.ኤ.ኣ. = 35 ዓ.ም. 28 August 43 - 31 December 43 እ.ኤ.ኣ. = 36 ዓ.ም."} {"id": "8258", "contents": "1 January 40 - 26 August 40 እ.ኤ.ኣ. = 32 ዓ.ም. 27 August 40 - 31 December 40 እ.ኤ.ኣ. = 33 ዓ.ም."} {"id": "6884", "contents": "1 January 732 - 1 September 732 እ.ኤ.ኣ. = 724 ዓ.ም. 2 September 732 - 31 December 732 እ.ኤ.ኣ. = 725 ዓ.ም."} {"id": "6890", "contents": "1 January 729 - 1 September 729 እ.ኤ.ኣ. = 721 ዓ.ም. 2 September 729 - 31 December 729 እ.ኤ.ኣ. = 722 ዓ.ም."} {"id": "6902", "contents": "1 January 723 - 2 September 723 እ.ኤ.ኣ. = 715 ዓ.ም. 3 September 723 - 31 December 723 እ.ኤ.ኣ. = 716 ዓ.ም."} {"id": "6920", "contents": "1 January 714 - 1 September 714 እ.ኤ.ኣ. = 706 ዓ.ም. 2 September 714 - 31 December 714 እ.ኤ.ኣ. = 707 ዓ.ም."} {"id": "11552", "contents": "፭ራያ ማለት በስሜን ወሎ እና በደቡብ ትግራይ ሰፍሮ የሚገኝ ህዝብ ነው። ይህ ህዝብ የራሱ የሆነ ባህል እና ወግ፡ ማለትም እንደ አነጋገር፡ አለባበስ፡ የሰርግ ፡ የለቅሶ ስነስራአት ያለው ኩሩ እና ጀግና ህዝብ ነው። የራያ ህዝብ ከሚደነቅበትና ከሚያስደስት ባህሉ ሁሉም የእምነት ተከታዮች በተለይምሙስሊም ክርስቲያንሳይል በመቻቻል በህብረት በአንድ ላይ ተከባበሮ የሚኖር ህዝብ ሲሆን የአለባበስ ባህሉ ሌላው የሚደነቅለት አና ባህላዊ ጭፈራው ሲያዩት የሚያስግርም አና የሚያስድስት ነው። ከባህላዊ ጭፈራዎቹ እንደ \"ጉማየ\" \"መጋልዋ\" ፡ ወዘተ መጥቀስ ይቻላል፡፡ ህዝቡ የሚኖርበት አከባቢ እንደሚከተለው ይዋሰናል። በሰሜን እንደርታ፡ በደቡብ የጁ፡ በምስራቅ አፋር እንድሁም በምእራብ ላስታ ያዋሱኑታል። የከተሞች ስም ለመጥቀስ ያክል አላማጣ፡ ቆቦ፡ ኮረም፡ ማይጨው፡ መሆኒ ጨርጨር በመባል ይታወቃሉ። የህዝቡ አስተዳድር እንደየ መንግስቶቹ ስቀያየር የኖረ ሲሆን፡ ቀደም ስል ራያን በሁለት አውራጃዎች በመክፈል ራያ ና ቆቦ ማእከሉ አላማጣ፡ ራያ ና አዘቦ ማእከሉ ማይጨው በማድረግ በወሎ ጠቅላይ ግዛት ስር ይተዳድር ነበር።ራያ ቆቦ በአሁኑ ሠአት ወረዳ ሢሆን ማዕከሉ ቆቦ ነው በሥሩ ብዙ ቀበሌዎች አሉት ለምሣሌ 07 አቧሬ አንዷናት። ምንጭ ከራያ ኣባቶች (ይህ ስለ ብሔር ወይም ሕዝብ የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "10751", "contents": "መስከረም 14 ቀን - ሃይሌ ገብረስላሴ እና ጌጤ ዋሚ በ33ኛው በርሊን ማራቶን በወንድና ሴት ምድብ በድል ጨረሱ። መስከረም 24 ቀን - ሌሶቶ አዲስ ሰንደቅ ዓላማ አወጣ። መስከረም 29 ቀን - ስሜን ኮርያ መጀመርያ ጊዜ የኒውክሌር መሣርያ ፈተና ባልተገለጸ ሥፍራ እንዳደረገ አዋጀ። ጥቅምት 14 ቀን - በቻይና ቢጫው ወንዝ ላይ ላንጆው ከተማ አጠገብ ወንዙ በድንገት ቀይ ሆነ። ታህሳስ 17 ቀን - እስከ 500 የሚሆኑ ሰዎች በሌጎስ፣ ናይጄሪያ የነዳጅ ቧንቧ በመፈንዳቱ ሞተዋል። ሐምሌ 13 ቀን - የኢትዮጵያ መንግስት ባደረገው ይቅርታ መሰረት ዶ/ር ብርሃኑ ነጋ፣ ደበበ እሸቱና ሌሎች ከእስር ተለቀዋል። ቡልጋርያና ሮማኒያ ወደ አውሮፓ ኅብረት ገቡ። ኒኮላስ ሳርኮዚ የፈረንሳይ ፕሬዚዳንት ሆኑ። ታኅሣሥ 16 ቀን - ጄምስ ብራውን - አሜሪካዊ ዘፋኝ ታኅሣሥ 17 ቀን - ጄራልድ ፎርድ - ቀድሞ የአሜሪካ ፕሬሲዳንት"} {"id": "6974", "contents": "1 January 687 - 1 September 687 እ.ኤ.ኣ. = 679 ዓ.ም. 2 September 687 - 31 December 687 እ.ኤ.ኣ. = 680 ዓ.ም."} {"id": "14444", "contents": "ሁሉን ቢናገሩት ሆድ ባዶ ይቀራል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሁሉን ቢናገሩት ሆድ ባዶ ይቀራል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ብዙ አታውራ። ብዙ ስላወራህ ችግር አይላቀቅም ነው።"} {"id": "14450", "contents": "ሁሉም ያልፋል የሚኮርጅም ቢሆን የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሁሉም ያልፋል የሚኮርጅም ቢሆን የአማርኛ ምሳሌ ነው። ይሄ ለሳቅና ቀልድ የሚቀርብ ተረትና ምሳሌ ይመስላል።"} {"id": "14456", "contents": "ሂዳ ጉበት የነሷት ታናሽ ታላቅ ስደዱልኝ አለች የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሂዳ ጉበት የነሷት ታናሽ ታላቅ ስደዱልኝ አለች የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "14462", "contents": "ህመሙ ቀርቶ ሞቱን በሰጠኝ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ህመሙ ቀርቶ ሞቱን በሰጠኝ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ክምሰቃይ ብገላገል ይሻላል ይመስላል ትርጉሙ"} {"id": "14468", "contents": "ህያዋን ለነገስታት ሙታን ለካህናት ይገብራሉ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ህያዋን ለነገስታት ሙታን ለካህናት ይገብራሉ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የካህናትንና የነገስታትን ጥቅም የሚያስከብር አባባል ይመስላል"} {"id": "14474", "contents": "ሆዱ ሲሞላ ፍቅሩ ሌላ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሆዱ ሲሞላ ፍቅሩ ሌላ የአማርኛ ምሳሌ ነው። በጥቅም የተሳሰረ ግንኙነት ያለውን ሰው የሚገልጽ ተርትና ምሳሌ"} {"id": "14480", "contents": "ሆዱ ወድዶ አፉ ክዶ ክፉ ለምዶ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሆዱ ወድዶ አፉ ክዶ ክፉ ለምዶ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የጥቅመኝነትን ርዕዮት የሚያንቋሽሽ ተርትና ምሳሌ ይመስላል"} {"id": "14486", "contents": "ሆዴ በጀርባዬ ቢሆን ገፍቶ ገደል በጣለኝ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሆዴ በጀርባዬ ቢሆን ገፍቶ ገደል በጣለኝ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የስግብግብነት ባህርይ ያለውን ሰው የሚገልጽ ነው።"} {"id": "14504", "contents": "ሆድ እንዳሳዩት ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሆድ እንዳሳዩት ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው። በተፈጥሮ የተወሰነ ነገር የለም፣ ይልቁኑ የሰው ልጅ በራሱ ላይ ሙሉ ቁጥጥር አለው የሚል ተረትና ምሳሌ ነው"} {"id": "14516", "contents": "ጥጃ ቢፈነጭ በሜዳ ውሀ ቢሮጥ በጎድጓዳ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ጥጃ ቢፈነጭ በሜዳ ውሀ ቢሮጥ በጎድጓዳ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዘመድ ከዘመዱ አህያ ካመዱ"} {"id": "14546", "contents": "ጠንቋይ ለራሱ አያቅም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ጠንቋይ ለራሱ አያቅም የአማርኛ ምሳሌ ነው። የጠንቋዮችን ውሸታምነት የሚያጋልጥ ሲሆን በተረፈ እራሱን የማይጠቅም ስራን የሚሰራን ሰው ለመግለጽ የሚያገለግል ተረትና ምሳሌ ነው።"} {"id": "14558", "contents": "ጥጃ ቢፈነጭ በሜዳ ውሀ ቢሄድ በጎድጓዳ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ጥጃ ቢፈነጭ በሜዳ ውሀ ቢሄድ በጎድጓዳ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የነገሮችን ቋሚ ተፈጥሮ ለመግለጽ የሚጠቅም ተረትና ምሳሌ።"} {"id": "14564", "contents": "(69) ሴትዮዋ በእንስራ ውሃ ተሸክማ ቁልቁለት ትወርድ ነበርና ቁልቁለቱ በጣም ቁልቁል ከመሆኑ የተነሳ ዘጭ ዘጭ ዘጭ እያለች በፍጥነት እንድትወርድ ያስገድዳታል። በዚህ ጊዜ ፈሷ ያመልጣትና ዛጥ ዛጥ... ዛጥ... ታደርገዋለች፤ ድምጿን ክፍ አድርጋ «አንተ ጊዮርጊስ አሁንስ እንደ አህዮቹ ልታደርገኝ ነው» አለች። «እህህ ...» እያለ ጉሮሮውን የሚጠራርግ ሰው ድምጽ ሰምታ ዘወር አለቃን አየችና «ውይ! አለቃ መቼ መጡ?» አለቻቸው። እሳቸውም «ጊዮርጊስ አህዮቹን ይዞ የወረደ ጊዜ» ብለው መለሱላት።"} {"id": "14576", "contents": "ጸሎት በፍቅር ሀይማኖት በምግባር የአማርኛ ምሳሌ ነው። ጸሎት በፍቅር ሀይማኖት በምግባር የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሁልቱን ያላደረገ ለግብዝነት ይጋለጣል።"} {"id": "14582", "contents": "ጻድቃን ሳይቀጣጠሩ ይገናኛሉ ሀጥአን ግን በተቃጠሩበት ይተጣጣሉ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ጻድቃን ሳይቀጣጠሩ ይገናኛሉ ሀጥአን ግን በተቃጠሩበት ይተጣጣሉ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "14588", "contents": "ጽህፈት በብራና ዘፈን በበገና የአማርኛ ምሳሌ ነው። ጽህፈት በብራና ዘፈን በበገና የአማርኛ ምሳሌ ነው። ነገር በምሳሌ ጠጅ በብርሌ ከሚለው ጋር ተመሳሳይ ይዞታ አለው። የነገሮች መሳካትን የሚያመጡ አስፈላጊ ነገሮችን ይጠቅሳል።"} {"id": "14594", "contents": "የአማኑኤል ሆስፒታል ዶክተር እብዶች ወደ ውጭ እየወጡ ያስቸግሩትና መውጫው ላይ መስመር ወለሉ ላይ ያሰምርና ከዚህ ካለፋችሁ ወየውላችሁ ይላቸዋል። ትንሽ ቆይቶ ሲመጣ መስመሩ አካባቢ ሲታገሉ ያያቸዋል። ተገርሞ ምን እያደረጋችሁ ነው? ሲላቸው። አይ በሥር በኩል ልናልፍ ነው አሉት ይባላል።"} {"id": "11201", "contents": "ቤስጳስያን (ሮማይስጥ፦ Titus Flavius Vespasianus /ቲቱስ ፍላዊዩስ ዌስፓሲያኑስ/) (ከ2 ዓ.ም. እስከ 71 ዓ.ም. የኖሩ) ከታህሳስ ወር 62 ዓ.ም. እስከ 71 ዓ.ም. የነገሡ የሮሜ መንግሥት ቄሣር ነበረ። በ60 ዓ.ም. ሰዶማዊው ቄሣር ኔሮን ራሱን ከገደለ ቀጥሎ፣ የሮሜ መንግሥት በብሔራዊ ጦርነት ተያዘ። በየክፍላገሩ ሠራዊቶቹ የወደዱትን አለቃ ሾመው፣ በ1 አመት ብቻ ውስጥ የሮሜ ሴናት (ሕግ አዋሳኝ ቤት) በ4 ልዩ ልዩ ነገሥታት ላይ ዘውዱን ለመጫን ተገደደ። ይህ «የአራቱ ቄሣሮች ዓመት» ይባላል። ከነዚህም፣ መጀመርያ 3ቱ ጋልባ፣ ኦቶ እና ቬቴሊውስ ሁላቸው ሰዶማውያን አለቆች ነበሩ። በመጨረቫ ግን አንድ ቀና አለቃ ቤስጳስያን አሸነፈና ከዚያ ጀምሮ ነገሠ። እነዚህ ነገሥታት ሁላቸው በጣም ጨካኝ አለቆች ነበሩ። ቤስጳስያን ደግሞ ኢየሩሳሌምንና መቅደሱን በልጁ ቲቱስ እጅ በማጥፋቱ ይታወቃል። በተለይ ስለ ዳዊት የሆነ አንድ ትንቢት ፈርቶ የዳዊትን ልጆች በየአገሩ አሳደዳቸው። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "1574", "contents": "ሮበርት ሊሮይ ኢርሊክ ጁኒየር (Robert Leroy Ehrlich, Jr.) አሜሪካ የሪፐብሊካን ፖለቲከኛና የሜሪላንድ አገረ ገዥ ነበር። ሮበርት ከ1994 እስከ 2003 እ.ኤ.ኣ. ድረስ በኮንግረስ ውስጥ አገልግሏል። ሮበርት በኅዳር 16 ቀን 1950 (1957 እ.ኤ.አ) በአርበተስ ሜሪላንድ ተወለደ። ከ2003 እ.ኤ.ኣ. ጀምሮ እስካ ጥር 2007 እ.ኤ.ኣ. ድረስ የሜሪላንድ ከንቲባ የነበረ ሲሆን በአሁኑ ወቅት ግን በዲሞክራቱ ማርቲን ኦማሊ ተተክቷል። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "1616", "contents": "ሰንደቅ ዓላማ በቋሚ ላይ እንዲውለበለብ የሚሰቀል ጨርቅ ነው። በድሮ ጊዜ መረጃ መለዋወጥ ዋነኛ ጥቅሙ ነበረ። በአሁኑ ጊዜ ግን የአንድን ሀገር ወይም ድርጅት ለመወከል ያገለግላል። አቶ ከበደ ሚካኤል \"ታሪክና ምሳሌ - ፩ኛ መጽሐፍ\" በተባለው ድርሰታቸው ላይ፦ ሰንደቅ ዓላም የነጻነት ምልክት የአንድ ሕዝብ ማተብ፤ የኅብረት ማሰሪያ ጥብቅ ሐረግ ነው። «ተመልከት ዓላማህን፣ ተከተል አለቃህን።» ብለው አስፍረውታል። «ሰንደቅ» የሚለው ቃል ከቱርክኛ «ሳንጃክ» ደረሰ። በኦቶማን ቱርክ ዘመን ይህም ከ«አላማ ሰንደቅ» በላይ «አስተዳደር ክልል» አመለከተ፣ ለምሳሌ የኖቪባዛር ሳንጃክ በዛሬው ሰርቢያ ዙሪያ እስካሁን «ሳንጃክ» ተብሏል። እንዲሁም «ባንዲራ» የሚለው ቃል ከጣልኛ «ባንዲየራ» የአድዋ ጦርነት በኋላ ደረሰ። እሱና በሌሎች አውሮፓዊ ቋንቋዎች ተመሳሳይ ቃላት የመጡ ከቅድመ-ጀርማኒክ *ባንድ «ማሠርያ፣ ጥብጣብ» ነበር። የዓለም ባንዲራዎች (ይህ ባሕል ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "11792", "contents": "ጥቅምት ፲፰ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፵፯ኛው ቀን ነው። ከዚህ ቀን በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፫፻፲፰ ቀናት በዮሐንስ፤ በማቴዎስ፤ እና በማርቆስ ዘመናት ደግሞ ፫፻፲፯ ቀናት ይቀራሉ ፵፯ ዓ/ም - በጥንታዊት የሮማ ንጉዛት፣ ኔሮ የቄሳርነት ዘውድ ጭኖ ነገሠ። ፲፭፻፳፬ ዓ.ም. - የአምባሰል ጦርነት፦ በአህመድ ኢብን ኢብራሂም አል-ጋዚ ግራኝ አህመድ የሚመራው የአዳል ሠራዊትና በኢትዮጵያው ንጉሠ ነገሥት ልብነ ድንግል ሠራዊት መኻል በተደረገው ጦርነት የግራኝ አህመድ ወገን አሸነፈ። የደቡብ ኢትዮጵያ ግዛቶችም በአዳሎች ቁጥጥር ስር ዋሉ። ፲፱፻፲፩ ዓ.ም - በአንደኛው የዓለም ጦርነት ፍጻሜ፤ ለ ፫፻ ዓመታት በአውስትሪያ ሁንጋሪያ ሥር የነበረችው ቼኮስሎቫኪያ ነጻነቷን ተቀዳጀች። ፲፱፻፲፭ ዓ.ም - በቤኒቶ ሙሶሊኒ የሚመሩት የኢጣልያ ፋሺሽቶች ወደ ሮማ ዘምተው የአገሪቱን መንግሥታዊ ሥልጣን ወረሱ። ፲፱፻፵፰ ዓ/ም - ለመንግሥት እንግዶች ማስተናገጃ፤ ለአገር ጎብኝዎች ማረፊያና ፤ለሕዝብ መጠቀሚያ ሆኖ እንዲያገለግልና ገቢውም ለቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል መርጃ እንዲሆን በማሰብ፣ ቀድሞ «ፍል ውሃ ፓላስ» አሁን የግዮን ሆቴል ተብሎ የሚጠራው ሆቴል በቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ተመርቆ ተከፈተ። ፲፱፻፶፭ ዓ.ም. - የሶቪዬት ሕብረት መሪ ኒኪታ ክሩስቼቭ አገራቸው በኩባ ደሴት ላይ በድብቅ ያስቀመጠችውን የኑክሊዬር መሣሪያ እንዲወገድ ማዘዛቸውን አስታወቁ። ፲፱፻፸፬ ዓ.ም ሐረር ቢራ፤ በመብራት ኃይል፤ በኢትዮጵያ ቡና የ እግር ኳስ ቡድኖች እንዲሁም በየመን አል ሻአብ ቡድን በተከላካይነት መደብ የሚሰለፈው ኳስ ተጫዋች ሰሎሞን መልካሙ አንዳርጋቸው ^ አበራ ጀምበሬ፤ «የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ የበጎ አድራጎት ድርጅት መመሥረት»፣ አዲስ አበባ ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ቤት (፲፱፻፶፪ ዓ/ም)፤ ገጽ ፹፩-፹፪ http://www.nytimes.com/learning/general/onthisday/20081028.html"} {"id": "38645", "contents": "ሁለት እጅ እንስ ሁለት አጁ አነሴ ወረዳ የሚገኘው በአማራ ክልል በምስራቅ ጎጃም ዞን ሲሆን ወረዳው ፬፬ ቀበሌዎችን አካቶ የያዘ ሲሆን በስተ ሰሜን የአባይ ወንዝ፡ በስተ ደቡብ [[ጮቄ ] ፡በሰተ ምስራቅ አናርጅ አናዉጋ ወረዳ፡ በሰተ ምራብ ደጋ ዳሞት ወረዳ ያዋስኑታል። ሰባቱ ዋርካ፡ ዉርግርግ ፍፍት፡ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተ-ክርስቲያን የመሳሰሉት ታሪካዊ ቦታዎች ይገኙበታል። ዋና ከተማዋም ሞጣ (motta) ስትሆን ከዚች ከተማ ለመድረስ ከአዲስ አበባ ፩፴ ብር ከባህር ዳር ደግሞ ፭፮ ብር ከደብረ ማርቆስ ፸ ብር ይፈጃል."} {"id": "38651", "contents": "መራቤቴ በአማራ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው። መሬ /መሬሃቤቴ ዋና ከተማዉ አለም ከተማ ሲሆን በአካባቢዉ የሚኖሩት ህዝቦች በአጠቃላይ የአማርኛ ተናጋሪ ሲሆኑ የክርስትና ሃይማኖት /ኦርቶዶክስ/ እምነት ተከታይ ናቸው። ይህ ወረዳ በሰሜን ሸዋ ዞን የሚገኝ እና ብዙ የተዘፈነለት የፍቅርና የጀግና ሃገር ነው።"} {"id": "38657", "contents": ""} {"id": "38663", "contents": "ሳንጃ (ወረዳ) በአማራ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "38669", "contents": "ቆቦ (ወረዳ) በአማራ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "11777", "contents": "ጥቅምት ፲፮ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፵፮ኛው ቀን ነው። ከዚህ ቀን በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፫፻፳ ቀናት በዮሐንስ፤ በማቴዎስ፤ እና በማርቆስ ዘመናት ደግሞ ፫፻፲፱ ቀናት ይቀራሉ ፲፱፻፵፬ ዓ.ም በብሪታንያ ብሔራዊ ምርጫ በሁለተኛው የዓለም ጦርነት ጊዜ የሀገሪቱ ጠቅላይ ሚንስቴር በነበሩት በዊንስተን ቸርቺል የሚመራው የኮንሰርቫቲቨ ፖለቲካ ቡድን አሸናፊ ሆኖ ቸርቺልም ለሁለተኛ ጊዜ ጠቅላይ ሚኒስቴር ሆኑ። ፲፱፻፶፩ ዓ.ም. የፓን አሜሪካ አየር መንገድ ቦይንግ 707 አውሮፕላን ለመጀመሪያ ጊዜ ከኒው ዮርክ ከተማ ተነስቶ በፈረንሳይ አገር ፓሪስ ከተማ ድረስ በረረ። ፲፱፻፷ ዓ.ም ለ ሀያ ስድስት ዓመት በኢራን አልጋ ላይ ከተቀመጡ በኋላ ሞሐመድ ሬዛ ፓህላቪ በራሳቸው እጅ ዘውድ ጫኑ። የሚስታቸውን የንግሥት ፋራንም ዘውድ ጫኑላቸው። ፲፱፻፸፪ ዓ.ም የደቡብ ኮሪያው የጸጥታ ኃላፊ ኪም ጄ ክዩ ባልታሰበ አደጋ ፕሬዚደንታቸውን ፓርክ ቹንግ ሂን በሽጉጥ ገደሉ። ፲፱፻፹፯ ዓ.ም የአሜሪካው ፕሬዚደንት ቢል ክሊንተን በተገኙበት ስርዐት ዮርዳኖስ እና እስራኤል የዕርቅ ስምምነት ተፈራረሙ። ፲፱፻፺፬ ዓ.ም ብዙ ተችዎች በኢትዮጵያ በ ፳፻፩ ዓ.ም የኢ.ሕ.አ.ዴ.ግ መንግሥት ያጸደቀውን “ጸረ ሽብር” ሕግ ምሳሌ ሆኖለታል የሚባለው የአሜሪካው “ፔትርዮትስ አክት” (Patriots Act) ህግ ሆኖ ጸደቀ። ፲፱፻፲፪ ዓ.ም የመጨረሻው የኢራን ንጉሠ ነገሥት ሞሐመድ ሬዛ ፓህላቪ ፲፱፻፵ ዓ.ም የቀድሞው የአሜሪካ ፕሬዚደንት ቢል ክሊንተን ሚስትና ስድሳ ሰባተኛዋ የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ሂላሪ ሮዳም ክሊንተን http://news.bbc.co.uk/onthisday/hi/dates/stories/october/26 http://www.nytimes.com/learning/general/onthisday/20081026.html"} {"id": "11831", "contents": ""} {"id": "11843", "contents": "ኅዳር ፪ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፷፪ኛው እና የመፀው ወቅት ፴፯ተኛ ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፫፻፬ ቀናት በ ዘመነ ዮሐንስ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፫፻፫ ቀናት ይቀራሉ። ፲፰፻፹፪ ዓ.ም. - በሰሜን ምዕራብ አሜሪካ የሚገኘው የዋሽንግተን ግዛት ከአሜሪካ ኅብረት ጋር በመወሐድ አርባ ሁለተኛው አካል ሆነ። ፲፱፻፲፩ ዓ.ም. - ከአራት ዓመት ጦርነት በኋላ የአንደኛው የዓለም ጦርነት በአንድ በኩል ንምሳ በሌላ በኩል ተቃዋሚዎቿ አባር አገሮች በስምምነትና በፊርማ ውጊያው ከጧቱ አምስት ሰዐት ላይ እንዲያቆም ተስማሙ። ይሄ ድርጊት በየዓመቱ ከጧቱ አምስት ሰዐት ላይ በሁለት ደቂቃ ሕሊናዊ ጸሎት ይከበራል። ፲፱፻፶፰ ዓ.ም. - በቀድሞዋ ሰሜን ሮዴዚያ፤ በዛሬይቷ ዚምባብዌ በነጩ ጠቅላይ ሚኒስቴር ኢያን ስሚዝ የሚመራው መንግሥት ከህግ ውጭ አገሪቱን ከብሪታንያ ነጻነት አወጀ። ፲፱፻፷፰ ዓ.ም.- አንጎላ ከፖርቱጋል ቅኝ ግዛትነት ነጻ ወጣች። ፲፱፻፺፯ ዓ.ም - የፍልስጥኤም ነጻነት ግንባርን እና የፍልስጥኤምን ሕዝብ ከአርባ ዓመት በላይ የመሩት ያሲር አራፋት በተወለዱ በሰባ አምሥት ዓመታቸው በፓሪስ ሆስፒታል አረፉ፡ ወዲያው ማህሙድ አባስ በእሳቸው ምትክ የድርጅቱ መሪ ሆነው ተመረጡ። ፲፰፻፷፪ ዓ.ም.- ፋሺስት ኢጣልያ አገራችንን ኢትዮጵያን በወረረበት ዘመን፤ የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥትነትን ሥልጣን ይዘው የነበሩት የኢጣልያ ንጉሥ ቪክቶር ኢማኑኤል ሣልሳዊ በዚህ ዕለት ተወለዱ። ፲፱፻፺፯ ዓ.ም.- የፍልስጥኤም ነጻነት ግንባር መሪ እና የኖቤል ሰላማዊ ሽልማት ተቀባይ ያሲር አራፋት (እንግሊዝኛ) http://news.bbc.co.uk/onthisday/hi/dates/stories/november/11/newsid_4292000/4292998.stm (እንግሊዝኛ) http://www.nytimes.com/learning/general/onthisday/20081111.html"} {"id": "50669", "contents": "ስም: መ/ር ደሳለኝ በሪሁን ታምር የትውልድ ቦታ: ኮሪ ጎሃና ቀበሌ ቸዋሲ ኪ/ምህረት ልዩ ስሙ ዋሪ ጎጥ በኢትዮጵያ በአፍሪካ\" የትውልድ ዘመን: መስከረም 23/1978 ዓ.ም ከአባታቸው አ/ቶ በሪሁን ታምር እና ከእናታቸው ወ/ሮ ደስታየሁ አድማስ በዜያን ዘመን በዘመነ ማርቆስ በእግዚአብሔር በእየሱስ ክርስቶስ ፍቃድ ተወለዱ። ሃይማኖት: ክርስትና ኦርቶዶክስ እምነት ተከታይ፣በመፅሃፍ ቅዱስ በአማርኛ(አማረኛ) ኢት ቋንቋ በተፃፈው መሰረት፣ ስራ: መምህርነት የትም/ት ደረጃ: በባችላር ዲግሪ(12+4) የቅጥር ዘመን: 2000 ዓ.ም በፋ/ለ ወረዳ ትም/ ፅ/ቤት በኩል ተቀጠረ የስራ ቦታ: ገዘሃራ አጠ/1ኛ/ደ/ት/ቤት የሚያስተምረው የት/ት አይነት: Geography የመኖርያ ቦታ: አ/ቅዳም ከተማ 01 ቀበሌ ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን አጠገብ የትዳር ሁኔታ: ያገባ/ባለትዳር እና 3 የወንድ ልጆች አባት የልጆች ስም: ሀይለማርያም ደሳለው አማኑኤል ደሳለው ዳንኤል ደሳለው የሚስት ስም: ጥሩእመቤት ዳኛው የቤተሰብ ሁኔታ በሪሁን ታምር ደስታየሁ አድማስ ብርቱካን በሪሁን ጥሩእመቤት ዳኛው ሀይለማርያም ደሳለው አማኑኤል ደሳለው ዳንኤል ደሳለው በአሁኑ ሰአት በስራ መስክ በመምህርነት እየሰራ የለ ለስራ በጣም ታጠሪ እና ጠንካራ ሲሆን በኢትዮጲያ ከሚገኙት መምህራን ውስጥ አንዱ ነው። ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን ዘመነ ማቴዎስ ዘመነ ማርቆስ ዘመነ ሉቃስ ዘመነ ዮሀንስ"} {"id": "12017", "contents": "ታኅሣሥ ፩ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፺፩ኛው ቀን እና የወሩ መጀመሪያ ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፪፻፸፭ ቀናት በ ዘመነ ዮሐንስ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፪፻፸፬ ቀናት ይቀራሉ። ፲፰፻፲ ዓ/ም የአሜሪካ ኅብረት በዛሬው ዕለት የሚሲሲፒን ግዛት ሃያኛ የማኅበር ዓባል አድርጎ ተቀበለ። ፲፰፻፷፩ ዓ/ም በዓለም የመጀመሪያው የመንገድ ተሽከርካሪዎች መቆጣጠሪያ መብራት በእንግሊዝ ዋና ከተማ በለንደን ላይ የፓርላማ ሕንጻ (የዌስትሚንስተር ቤተ መንግሥት) ‘Palace of Westminster’ ፊት ለፊት ተተክሎ አገልግሎት ላይ ዋለ። ፲፰፻፺፬ ዓ/ም ለመጀመሪያ ጊዜ የኖቤል ሽልማቶች ተሸለሙ። ፲፱፻፳፱ ዓ/ም በብሪታንያ በንጉሡ የፍቅረኛቸውን ምርጫ ምክንያት በተከሰተው ቀውስ፥ ንጉሥ ኤድዋርድ ስምንተኛ ሥልጣናቸውንና ዘውዳቸውን መልቀቅ የሚያስችላቸውን ህግና ስምምነት ፈረሙ። ፲፱፻፶፯ ዓ/ም በኖርዌይ ዋና ከተማ ኦስሎ ላይ በተካሄደ ሥነ ሥርዐት ላይ ጥቁር አሜሪካዊው የሰብአዊ መብት ዋና ተሟጋችና ሰማዕት ማርቲን ሉተር ኪንግ የኖቤል ሰላማዊ ሽልማት ተቀበሉ። ፲፱፻፸፩ ዓ/ም የእስራኤል ጠቅላይ ሚኒስቴር ሜናኽም ቤጊን እና የግብጽ ፕሬዚደንት አንዋር ሳዳት የኖቤል ሰላማዊ ሽልማት ተካፋዮች ሽልማቱን ተቀበሉ። ፲፱፻፸፬ ዓ/ም የብሪታንያው ቢ.ቢ.ሲ. በአሜሪካ አሥራ አምሥት ግዛቶች ውስጥ ‘ሰዶማውያን’ን የሚያጠቃ ያልታወቀ አዲስ በሽታ እንደገባ እና በእነኚሁ ግዛቶች ውስጥ ሰባ አምሥት ሰዎች፥ በእንግሊዝ አገር ደግሞ አንድ ሰው በዚሁ በሽታ መሞታቸውን ዘገበ። ይሄ በሽታ በኋላ ኤይድስ የተባለው በሽታ ሲሆን ሠላሣ ዓመታት እንኳን ባልሞላ ጊዜ ውስት በዓለም ላይ ወደ ሃያ አራት ሚሊዮን የሚጠጉ ሰዎችን ሕይወት ወስዷል። ፲፱፻፸፯ ዓ/ም የደቡብ አፍሪቃው ጳጳስ ዴዝሞንድ ቱቱ የኖቤል ሰላማዊ ሽልማት ተቀበሉ። ፲፱፻፹፩ ዓ/ም በቀድሞው የሶቪዬት ሕብረት ግዛት ውስጥ በአርሜኒያ ክልል ውስጥ በተከሰተው የምድር እንቅጥቅጥ አርባ አምሥት ሺህ ሰዎች ሲሞቱ ወደ ግማሽ ሚሊዮን የሚጠጉ ሰዎች ደግሞ መኖሪያ ቤታቸውን አጥተዋል። ስፒታክ የምትባል የሃያ አምሥት ሺህ ነዋሪዎች ከተማ በዚሁ እንቅጥቅጥ ፈጽማ ወድማለች። ፲፱፻፹፯ ዓ/ም የፍልስጥኤም መሪ ያሲር አራፋት እና የእስራኤል ጠቅላይ ሚኒስቴር ይስሐቅ ራቢን እንዲሁም የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴሩ ሥምዖን ፔሬዝ በጋራ የተሰጡትን የኖቤል ሰላማዊ ሽልማት ተቀበሉ። ፲፱፻፵፩ ዓ/ም የፍልስጥኤም ነጻነት ግንባር የሚባለውን ድርጅት የመሠረቱት አቡ አባስ ፲፰፻፹፱ ዓ/ም ደማሚትን የፈጠረውና በኋላም በስሙ የተመሠረተውን የኖቤል ሽልማት ያቋቋመው የስዌድ ተወላጅ አልፍሬድ ኖቤልበዚህ ዕለት አረፈ። ፲፱፻፷ ዓ/ም ጥቁር አሜሪካዊው ዘፋኝ ኦቲስ ሬዲንግ በተወለደ በሃያ ስድስት ዓመቱ በአውሮፕላን አደጋ ሞተ። ፲፱፻፺፰ ዓ/ም ጥቁር አሜሪካዊው የቀልድ ባላባት እና የፊልም ተዋናይ ሪቻርድ ፕራየር በተወለደ በ ስድሳ አምሥት ዓመቱ አረፈ። ^ http://news.bbc.co.uk/onthisday/hi/dates/stories/december/10/newsid_4020000/4020391.stm (እንግሊዝኛ) http://en.wikipedia.org/wiki/December_10 (እንግሊዝኛ) http://news.bbc.co.uk/onthisday/hi/dates/stories/december/10/newsid_2544000/2544077.stm"} {"id": "12041", "contents": "1910ሮቹ ዓመተ ምኅረት ከ1910 ዓም ጀምሮ እስከ 1919 ዓም ድረስ ያሉት ዓመታት ናቸው። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "3272", "contents": "1892 አመተ ምኅረት ነሐሴ 21 ቀን - የእንግሊዝ ሃያላት በአፍሪካነር (ቦር) ጦርነት (ደቡብ አፍሪቃ) በበርገንዳል ውጊያ አሸነፉ። ጳጉሜ 3 ቀን - አንድ ታላቅ አውሎ ንፋስ በቴክሳስ 8000 ሰዎች አጠፋ። ያልተወሰነ ቀን፦ ፖርቶ ኖቮ የፈረንሳይ ቅኝ ግዛት ዳሆመይ (የዛሬ ቤኒን) መቀመጫ ተደረገ። 'ፎርት-ላሚ' ከተማ (ዛሬ ንጃመና፣ ቻድ) በፈረንሳዊው አዛዥ ኤሚል ዣንቲ ተመሠረተ።"} {"id": "12986", "contents": "ኢትዮጵያ ውስጥ የሚሰራ የምግብ አይነት ሲሆን፣ የሚሰራውም ከኑግና አንድ አንድጊዜም ስኳር ነው።"} {"id": "15176", "contents": "የሁለቱን መጥፎ ባህሪይወች መዘዝ የሚያሳይ ነው"} {"id": "13670", "contents": "ፍቅርአዲስ ነቃጥበብ የኢትዮጵያ ታዋቂ ዘፋኝ ስትሆን ብዙ ዘመናዊ እና ባሕላዊ የሙዚቃ ስራወችን በማቅረብ ትታወቃለች። ፍቅርአዲስ ነቃጥበብ የተወለደውና ያደገው በሰሜናዊ የኢትዮጵያ ክፍል በጎንደር በሚገኘው በደቢያ ኮላዴባ ውስጥ ነው ፡፡ የሙዚቃ ሙያዋን የጀመረው ገና ከወታደራዊው ጋር በመሆን አንድ ታዋቂ ሙዚቀኛ ጎንደርን የጎበኘ ሲሆን የመጀመሪያ አልበሟን ለመልቀቅ የረዳችው ይህ ትልቅ ስኬት ሆነ ፡፡ ፍቅርአዲስ ነቃጥበብ እንዲሁም በሙዚቃ ዳንሰኛ ሲሆን ታላቅ ኢትዮጵያዊ ዘፋኙ አስቴር አወቀ ለማነሳሳት ይመለከታል ፡፡ ልዑል አስወደደኝ (1997 ዓ.ም) ምስክር (2008 ዓ.ም)"} {"id": "3314", "contents": "በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ ኮት ዲቯር የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "13028", "contents": "ዱለት ኢትዮጵያ ውስጥ የሚሰራ የምግብ አይነት ሲሆን፣ የሚሰራውም ከጉበትና ጨጓራ ነው። 1 lb. ጨጓራ (የበግ) 1 lb. ጉበት (የበግ) 1 lb. የተፈጨ የበሬ ስጋ (ቀይ) 1 ማንኪያ ቀይ በርበሬ 3 መካከለኛ አረንጓዴ የተከተፉ ቃሪያወች 1/3 የተከተፈ ቀይ ሽንኩርት 1 ኩባያ የተነጠረ ቅቤ ስድስት የሚሆን ፓርስሊ 4 እገር ነጭ ሽንኩርት በደምብ የተከተፉ ጨጓራውንና ጉበቱን በሚፈስ ውሃ በደንብ አድርገው ያጽዱ። ከዚያም ጨጉዋራውን፣ ጉቤቱን ለየብቻ በጥቃቅን ከከተፉ በኋላ ከተፈጨው ስጋ ጋር ለያይተው ፣ በመጥበሻ (ማንከሽከሻ) ያለምንም ቅቤ ወይም ዘይት ይጥበሱ ( ጨጉዋራ ለብቻ፣ ጉበት ለብቻ፣ ስጋ ለብቻ)። ከዚያ በማደባለቂያ (ብሌንደር) ፓርስሊውን፣ ነጭ ሽንኩርቱንና ቃሪያውን ያደባልቁ። ከዚያ በሰፊ ጎድጘዳ ሳህን ፣ ከበርበሬ ጋር ይደባልቁ። ንጥር ቂቤውን በዚህ ላይ ካፈሰሱ በኋላ፣ የበሰሉትንም ስጋወች ከመጥበሻቸው አውጥቶ አንድ ላይ ከዚህ ጋር በመደባለቅ ስራው ይጠናቀቃል። መልካም ዱለት!!!"} {"id": "50801", "contents": "ድፋትቅናት (~) በዘመናዊ ላቲን ጽሕፈት የሚታይ ምልክት ሲሆን እንደ ሀበሻ ምልክት ድፋት ይመስላል። ስሙም በእስፓንኛና በተረፉት የአውሮፓ ቋንቋዎች ቲልዴ ሲሆን ይሄ መጠሪያ የተወረሰው ከሮማይስጥ «titulus» /ቲቱሉስ/ («አርዕስት») ሆነ። ምልክቱ ለራሱ የተለያዩ ትርጉሞች አሉት። እንዲሁም ከሌላ ፊደል በላይ ሲታይ የድምጽ ለውጥ ሊወክል ይችላል፤ ለምሳሌ በእስፓንኛ ፊደሉ «Ñ፣ ñ» (/ኝ/) የደረሰው ከ «N, n» (/ን/) ጋር ድፋትቅናትን በመጨመር ነበር።"} {"id": "12323", "contents": "አዲዳስ መቀመጫውን በጀርመን ያደረገ የስፖርት ትጥቅ እና አልባሳት አምራች ድርጅት ነው። ድርጅቱ አዲዳስ ግሩፕ በተባለ ኩባንያ ውስጥ ያለ ሲሆን በአውሮፓ ውስጥ ቀዳሚውን የትጥቅ ማምረት ደረጃ ይይዛል። ይህ ድርጅት በአለማችን ከናይኪ ቀጥሎ ሁለተኛው የትጥቅ አምራችም ነው። በዚህ ድርጅት ውስጥ ሪቡክ ያሚባለው ትጥቅ አምራች ይገኛል።"} {"id": "15272", "contents": "ልፋ ያለው ቢን ላደንን ይፈልጋል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "15278", "contents": "ሎሚ ካልመጠጡት እምቧይ ዳቦ ካልገመጡት ድንጋይ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሎሚ ካልመጠጡት እምቧይ ነው"} {"id": "15296", "contents": "ላም አለኝ በሰማይ ወተትዋንም አላይ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የማይሆን ነገርን በተስፋ መጠባበቅ የሚገስጽ አባባል።"} {"id": "15302", "contents": "ለቆማጣ አንድ ጣት ብርቁ ናት የአማርኛ ምሳሌ ነው። በአይነ ስውሮች አገር አንድ አይናም ንጉስ ነው"} {"id": "15434", "contents": "መልካም ሴት ለባሏ ዘውድ ናት የአማርኛ ምሳሌ ነው። የጥሩ ሚስትን ለባሏ ማደግ ወሳኝነትን ያመላክታል።"} {"id": "16580", "contents": "ቀኝም ሰገሩ ግራም ሰገሩ መገናኛው ኮሩ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "16586", "contents": "ቀዳዳ ያፈሳል ግቢ ያፈርሳል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "16592", "contents": "ቀጥኜ ቢያዩኝ ጅማት ለመኑኝ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "16604", "contents": "ቁራ ሲነጣ አህያ ቀንድ ያወጣ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "16610", "contents": "ቁቅም ከፈስ ተቆጠረች የአማርኛ ምሳሌ ነው። ጡጥም ከፈስ ተቆጠረች"} {"id": "13766", "contents": "ሰይጣኑ ይውለድህ (52)አለቃን አንዱ «ምነው ትንቦ ይጠጣሉ?» ቢላቸው። «ብጠጣው ምን አለበት?» አሉት። እሱም «ኧረ የሰይጣን ነው ይባላል። ስለዚህ ነውር ነው!» አላቸው። እሳቸውም ቀበል አድርገው «ሰይጣኑ ይውለድህና ያን ጊዜ ትከሰኛለህ! ለመሆኑ አንተ ለሰይጣኑ ምኑ ነህ?» አሉት ይባላል። (ምንጭ :- ቢልጮ 1948 ከአበበ አይቸህ )"} {"id": "13778", "contents": "አንድማ ግዙ (64)አለቃ ገብረሀና መሸት ሲል ጠላ ቤት ተቀምጠው ሲጠጡ ቆዩና ሽንት ለመክፈል በጓሮው በኩል ወጣ ብለው በሚሸኑበት ጊዜ ፈሳቸው ያመልጣቸውና ጡጥ ያደርጋሉ። ሰው ሰምቶ ይሆን ብለው ትንሽ ዞር ብለው ሲመለከቱ ኮማሪትዋም ትንሽ ራቅ ብላ እቃ እየፈለገች ኖራ ሰምታ ይሆናል ብለው በመስጋት አህያ እንደሚያባርሩ በመምሰል «ዙር !! ዙር !!» ብለው ሲጣሩ ሴትዮዋ ሰምታ «ኧረ! እኛ አህያ የለንም» ስትል አለቃ መልስ አይጠፋቸውም አይደል «አንድማ ግዙ» አሉ ይባላል።"} {"id": "13784", "contents": "መሞትዎት ነው (70)አባ ገብርሀና የተዎለዱትና አርጅተው የሞቱት በጎንደር ክ /ሀ , ፎገራ ወረዳ ናበጋ ጊዮርጊስ የሚባል ገጠር ነበር። ክርስቶስ ሰምራ እየተባለ የሚታወቀው አካባቢ ማለት ነው። እናም ሰው መቼም ኑሮ ኑሮ መሞት አይቀርምና እሳቸውም ነፍሳቸው ልትወጣ እየተንፈራገጡ ሳለ (ሊሞቱ ማለት ነው) አንድ ከጎናቸው ተቀመጦ ጣረ ሞታቸውን ሲከታተል የነበረ ሽማግሌ አለቃን ጠርቶ «በቃ መሞትዎት ነው?» ብሎ ሲጠይቃቼው፣ «የግሚት ልጅ ታድያ ቆዳ እያለፋሁ መሰለህ» ብለውት እርፍ አሉ ይባላል።"} {"id": "3374", "contents": "1954 አመተ ምኅረት ሰኔ 24 ቀን - ሩዋንዳና ቡሩንዲ ከበልጅግ ነጻነታቸውን አገኙ። ሰኔ 28 ቀን - አልጄሪያ ከፈረንሣይ ነጻነቱን አገኘ። ሐምሌ 30 ቀን - ጃማይካ ነጻነቱን ከእንግሊዝ አገኘ። ነሐሴ 17 ቀን - መጀመርያ በአሜሪካና በአውሮጳ መካከል የተደረገው ቴሌቪዥን ግንኙነት።"} {"id": "16682", "contents": "ቄሱም ዝም መጽሀፉም ዝም የአማርኛ ምሳሌ ነው። መልስ ሲታጣ፣ ዝምታ ሲሰፍን የሚባል"} {"id": "8432", "contents": "መስከረም ፳፭ ቀን:... ፲፯፻፹፮ ዓ.ም. በፈረንሳይ አብዮት፣ ክርስትና የመንግሥታዊ ሐይማኖትነቱ ተሰረዘ። መንግሥትና ሐይማኖት የተለያዩ መሆናቸው ተደነገገ። ፲፱፻፵፬ ዓ.ም. ቦብ ጌልዶፍ (ሮበርት ፍረደሪክ ዜኖን ጌልዶፍ(Robert Frederick Zenon Geldof)) የተባለው የአየርላንድ ዜጋ ተወለደ። ፲፱፻፶፫ ዓ/ም - የደቡብ አፍሪካ ነጮች አገሪቱን ሪፑብሊክ ለማድረግ ምርጫ አካሄዱ።"} {"id": "8444", "contents": "አለማንኛ በተለይ በስዊስ፣ በሊክተንስታይንና በደቡብ ጀርመን፤ እንዲሁም በፈረንሳይ በጣልያና በኦስትሪያ ክፍሎች የሚገኝ የጀርመንኛ ቀበሌኛ ነው። ስሙ በጥንቱ አላማኒ ከተባለው ጀርመናዊ ጎሣ ይመጣል። Fater unser, thu bist in himile uuihi namu dinan qhueme rihhi diin uuerde uuillo diin, so in himile, sosa in erdu prooth unseer emezzihic kip uns hiutu oblaz uns sculdi unsero so uuir oblazem uns skuldikem enti ni unsih firleit in khorunka uzzer losi unsih fona ubile የአለማንኛ ውክፔዲያ አለ!"} {"id": "3494", "contents": "የካቲት ፲፱፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻፷፱ ኛው ዕለት ሲሆን፤ የበጋ ወቅት ፶፬ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፻፺፯ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፻፺፮ ቀናት ይቀራሉ። ፲፱፻፷፮ ዓ/ም - በኢትዮጵያ የአብዮት እንቅስቃሴ የወታደሩ አመጽ በሐረር፣ ድሬ ዳዋ፣በደብረ ዘይት ዓየር ኃይል እና በምጽዋ የባህር ኃይል ውስጥ ተቀጣጥሎ ተስፋፋ። የንጉሠ ነገሥቱ መንግሥት መላክተኞች ከ፪ኛ ክፍለ ጦር አባላት ጋር ለመደራደር ወደአስመራ በረሩ። ፲፱፻፷፰ ዓ/ም - ቀድሞ በእስፓኝ ሥር ቅኝ ግዛት የነበረችው ምዕራባዊ ሣህራ፣ ‘የሣሀራ አረባዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፑብሊክ’ በሚል ስያሜ ነጻነቷን አወጀች። (እንግሊዝኛ) P.R.O., FCO 371/1829 http://en.wikipedia.org/wiki/Sahrawi_Arab_Democratic_Republic"} {"id": "15440", "contents": "መልክ ስጠኝ እንጂ ሙያ ከጎረቤቴ እማራለሁ የአማርኛ ምሳሌ ነው። መልክ ታጥቦ አይጠጣ ወይ አይበላ የሚለውን ምሳሌ የሚቃወም። የመልክን ዋጋ ከፍ ከፍ የሚያረግ።"} {"id": "15446", "contents": "መብላቷን ሳታውቅ እጇን ታጠበች የአማርኛ ምሳሌ ነው። መቅረቧን ሳታውቅ እጇን ታጠበች"} {"id": "16784", "contents": "ዕህል ከእንስሳት ውጭ የሆነ የሰው ልጅ ለምግብነት ወይም ለሌላ ጥቅም የሚያለምደው ማንኛውም ተክል ነው።"} {"id": "8666", "contents": "መኮንን ገ/ዝጊ (ወይም ገብረእግዚ) የልቦለድ ደራሲ ነው። የተወለደው በአዲስ አበባ ሲሆን ዛሬ በስቶኮልም ስዊድን ይኖራል። ሁለት መፅሀፎች ዘመነ ደርግን መቸት እድርገው የተክሸኑ ናቸው። የጻፋቸው መጻሕፍት፦ መቅሰፍት (1984 ዓ.ም.) - ባለ 510 ገፅ ልብወለድ ፍቅር በዘመነ ሽብር (1997 ዓ.ም.) - ባለ 260 ገፅ ልብወለድ http://web.archive.org/20070318233600/www.freewebs.com/babile/meqsafta510pagesnovel.htm"} {"id": "51137", "contents": "ቀርጨጬ ከተማ በድጉና ፋንጎ ወረዳ ውስጥ የሚትገኝ ከተማ ናት። በደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል በወላይታ ዞን ይገኛል። ቀርጨጬ ከቤዴሳ በስተሰሜን 10 ኪ.ሜ. እንዲሁም ከቢቴና ደቡብ ምዕራብ በሶዶ-ዲምቱ ሀዋሳ መንገድ ላይ 8 ኪ.ሜ. ገደማ ትገኛለች። ከአዲስ አበባ ከተማ እስከ ቀርጨጬ ከተማ ያለው ርቀት በግምት 362 ኪ.ሜ. በአዲስ-ሐዋሳ-ዲምቱ-ሶዶ መንገድ ላይ ይገኛል። ከወላይታ ዞን ዋና ከተማ ከሶዶ 38 ኪ.ሜ. ርቀት ላይ ይገኛል። በከተማዋ ያሉት አገልግሎቶች የ24 ሰአታት የኤሌክትሪክ መብራት፣ የንፁህ ውሃ አገልግሎት፣ አፀደ ህጻናት፣ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት፣ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት፣ የሁል ጊዜ ገበያ፣ ጤና ጣቢያ እና ሌሎችም ናቸው። ^ http://snnprswolaitazone.gov.et/node/150"} {"id": "15536", "contents": "ሰውን ማመን ቀብድ ተቀብሎ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሰውን ማመን ቀብሮ ነው"} {"id": "15542", "contents": "ሰውን ሲያማ ለእኔ ብለህ ስማ የአማርኛ ምሳሌ ነው። በሌላው የሚደርስም በራስህ ላይ እንደሚደርስ እወቀው።"} {"id": "9128", "contents": "ሊኑክስ የሚባለው ቴክኖሎጂ የኮምፒውተር ዉስጠ-አካልን የሚቆጣጠር (ስርአተ ክውና) ዩኒክስን የሚመስል ሶፍትዌር ነው። ነገር ግን ብዙ ጊዜ ሰዎች ሊኒክስ ብለው የሚጠሩት ከዩኒክስ የሚባለው ኦፕሬቲንግ ሲስተም የተወለዱትን ኦፕሬቲንግ ሲስተሞችን ነው። ሊኑክስ በነፃ ከሚገኙ ሶፍትዌሮች ግንባር ቀደም ተብሎ ሊጠቀስ የሚችል ነው። የምንጭ ኮድንም ማለትም ሊኑክስ የተጻፈበትን ኮድ ተጠቃሚው ያለ ምንም ቅድመ ሁኔታ ሊቀይረው፣ ሊጠቀመው ብሎም እንደገና ሊያሰራጨው ይችላል። የሊኑክስ ከርነል ለመጀመሪያ ጊዜ በ17 ሴፕቴምበር 1991 እ.ኤ.አ. ለህዝብ ቀረበ። ይኸውም ለኢንቴል x86 ፒሲ አርክቴክቱር የተሰራው ነበር። ከዚሀም በተጨማሪ ከርነሉ ጠቃሚ ስርአተ ክወና እንዲሆን ከጂኤንዩ ፕሮጀክት በላይብራሪዎችና በሲስተም ዩቲሊቲዎች የታገዝ ነበር። ቆይቶም ጂኤንዩ/ሊኑክስ የሚለውን ስም ተሰጥቶታል። ሊኑክስ በአመዛኙ በሰርቨሮች ውስጥ ባለው ጥቅም ይታወቃል በመሆኑም ከአይቢኤም፣ ሰን ማይክሮሲስተምስ፣ ዴል፣ ሄውሌት ፓካርድና ኖቬልን ከመሳስሉ ድርጅቶች እርዳታን ሲያገኝ ቆይቶአል። ከዚሀም በተጨማሪ ሊኑክስ በተለያዪ የኮምፕዩተር ቁሥ አካላት ላይ ማለትም ሃርድ ዌር፣ በዴስክ ቶፕ ኮምፒዩተሮች ላይ፣ በምጡቅ ኮምፒዩተርዎች ማለትም ሱፐር ኮምፒዩትር ላይ ፣ በኢምቤድድ መሳሪያዎች፣ በሞባይል ስልክዎችና በራውተርዎች እንደ ስርአተ ክወና ሆኖ ያገለግላል። ሊኑክስ በአሁኑ ሰአት ለተለያየ ጥቅም በአካታች ውስጥ ገብቶ ማለትም «ፓኬጅድ ሆኖ» በስርጭት ላይ ይግኛል። በዚህም ምክንያት ከርነሉ በጥቂቱ ተቀያይሮ እንገኘዋለን። ሊኒክስን የፈጠረው ሊኑስ ቶርቫልድስ የሚባል የፊንላንድ ዜጋ ነው። የዩኒክስ ስርአተ ክወና የተጸነሰውና የተገበረው በ1960 እ.ኤ.አ. ከዛም በ1970 እ.ኤ.አ. ተለቀቀ። በሰፊው መገኘቱና እንዲሁም ተጓጓዥንቱ ማለትም ፖርተብሊቲው በተለያዩ የትምህርትና የንግድ ተቋምት እንዲራባ፣ እንዲቀየር ብሎም በሌሎች ስርአት ክወናዎች ላይ የዲዛይን ተጽኖ እንዲያመጣ አስችሎታል።"} {"id": "9134", "contents": "ድምፂ ወያነ ትግራይ በኢትዮጵያ፣ ትግራይ ክልል፣ መቀሌ ከተማ ውስጥ የሚገኝ ሬድዮ ጣቢያ ነው ። የተቋቋመው በሐምሌ ፰ ቀን ፲፱፻፸፰ ዓ.ም. በትግራይ የትግል ሜዳ ነው ። ድምፂ ወያነ ትግራይ በመቀሌ ከተማ ስማእታት ሃውልት አጠገብ ባለ አራት ፎቅ ዘመናዊ ህንፃ ያለበት ነው።"} {"id": "15668", "contents": "የአጼ ቴወድሮስ ዜና መዋዕል በደብተራ ዘነበ እንደተጻፈ፣ እንዲሁም በኢኖ ሊትማን እንደተተረጎመና እንደታተመ ከጎን ቀርቧል። ዜና መዋዕሉ ከእንግሊዞች ዘመቻ በፊት የነበረውን የንጉሱን ዘመን በኢትዮጵያዊ አይን እማኝ ምን እንዲመስል እንደነበረ የሚመዘግብ ነው። በጥንቱ አማርኛ የተጻፈው ይሄ ዜና መዋዕል የአማርኛው ክፍል ከጎን ይታያል፣ እሱ ላይ በመጫን ወደ 80 የሚጠጉ የመጽሃፉን ገጾች ማንበብ ይችላሉ።"} {"id": "15692", "contents": "የገንዘብ አይነቶች : ብር አውሮ Thaler"} {"id": "15722", "contents": ""} {"id": "9596", "contents": ""} {"id": "9602", "contents": "ጀማሪ ይጥፋ ሰካራም ይትፋ ጀምሮ የማይፈጽም ፈጭቶ የማያልም ጀምሮ ይጨርሳል ለጉሞ ይተኩሳል ጀምሮ ይጨርሳል አልሞ ይተኩሳል ጀምበር ሳለ እሩጥ አባት ሳለ አጊጥ ጀርባ ለባለቤቱ ባእድ ነው ጀርባዬን አሳከከኝ ተንጠራርቼ ማከክ ተሳነኝ ጀርባዬን እከከኝ ለኔ ራቀኝ ጀርባዬን እከክልኝ ለኔ ራቀኝ ጀግና የሚታወሰው ወይም ከሞተ ወይም ከተለየ በኋላ ነው ጀግናን ከደረቱ አበባን ከአናቱ ጃርት ያስደነገጠው ዱባ ይመስላል ጅል ስለላ ላይ ሄዶ ምግብ ቢቀርብለት ስለላ ላይ ነኝ ብሎ .እርፍ ጅምርን ለነገ አያሳዩም ጅምር ይጨረሳል ልጉም ይተኩሳል ጅራትና ሀሜት በሰተኋላ ነው ጅራትና ጉድ በስተኋላ ነው ጅራትና ጉድ ከወደኋላ ብቅ ይላል ጅራቷ ታደርሰኝ ካናቷ ጅራቷ ታደርሳለች ከናቷ ጅራፍ መትቶ ያለቅሳል ባለጸጋ በድሎ ተመልሶ ይወቅሳል ጅራፍ እራሱ ገርፎ እራሱ ይጮሃል ጅራፍ እሱው ይገርፍ እሱው ይለፍ ጅራፍ እሱው ይገርፍ እርሱው ይለፈልፍ ጅብ ምን ይመስላል እግሩ ያነክሳል አፉ ይነክሳል ጅብ ሲበላህ በልተሀው ተቀደስ ጅብ ባጥንት የተገደገደ በጅማት የተማገረ ቤት አለ ቢሉት ወዴት ነው ሳይል ገደል ገብቶ ሞተ ጅብን ለመግደል ከአህያ ተጠለል ጅብን ሲወጉ በአህያ ይጠጉ ጅብ ከላይ ውሀ ሲጠጣ ከታች ያለችውን አህያ አታደፍርሽብኝ አለ ጅብ ከማያውቁት አገር ሄዶ ቁርበት አንጥፉልኝ ይላል ጅብ ኪበላህ ጅብ በልተህ ተቀደስ ጅብ አጥንት ባየበት ይመላለሳል ጅብ አያውቁት አገር ሄዶ ቁርበት አንጥፉልኝ አለ ጅብ እማያቁት አገር ሄዶ ሩም ሰርቪስ ያዛል ጅብ እማያቁት አገር ሄዶ ቴሌ ሴንተር ከፈተ ጅብ እሰር ብሎ ተሰሮ ገባ ጅብ እስኪነክስ ያነክስ ጅብ እንኳን ጓደኛውን ይጣራል ጅብ እንኳን ጓደኛውን ይጠራል ጅብ እንደቁመቱ ልብ የለውም ጅብ እንዳባቱ ይዘርጥጥ ጅብ እንዳባቱ ይዘርጥጥ አህያ እንደአባቱ ይፈርጥጥ ጅብ እንዳገሩ ይጮሀል ጅብ እንዳገሩ ይጮሀል የደላው ሙቅ ያኝካል ጅብ እንደጉልበቱ ልብ የለውም ጅብ ታኮተኮተ ሰው ከተከተተ ጅብ ከሚበላህ በልተህ ተቀደስ ጅብ ካኮተኮተ ሰው ከተከተተ ጅብ ውሀ ሲጠጣ ታች ያለችውን አህያ አታደፍርሽብኝ አለ ጅብ የማያውቁት አገር ሄዶ ቁርበት አንጥፉልኝ አለ ጅብ የኔ ነው ስለው ወናፌን ቀማኝ ጅብ ጥጆቹን ጠብቅ ሲባል ይጠፉብኛል አለ ጅብና ሸማኔ ከጉድጓድ አይወጡም ጅብና እህል ሳይተዋወቁ ይኖራሉ ጅብን ሊወጉ ካህያ ይጠጉ ጅብን ሲወጉ ባህያ ይጠጉ ጅብን ከምን መታኸው ከአፉ አሰፋሁለት ጅብን ፈርቼ ከዛፍ ብወጣ ነብር ቆየኝ ጆሮህ የት ነው ቢሉት እዚህ አለ አሉ ጆሮ ለባለቤቱ ተቃዋሚ ሆነ ጆሮ ምነው አታድግ ቢሉት ጉድ እየሰማሁ በየት ልደግ አለ ጆሮ ለባለቤቱ ባዳ ነው ጆሮ በላ ሆድ ጦሙን አደረ ጆሮ ባይጦም ይመስላል ሆዳም ጆር አይጦምም አይን አይጠግብም ጆሮ እዳውን አይሰማም ጆሮ ካያት ያረጃል ጆሮ ካያቱ ያረጃል ጆሮ የሰማውን ለማየት ይሄዳል አይን ጆሮ የሰማውን ለማየት አይን ይንከራተት ጆሮ የሰማውን ልብ ያውቀዋል ጆሮ የሰማውን ልብ ያውቃል ጆሮ የቀድሞዎቹ እኩያ ነው ጆሮውን ቢቆርጡት መስሚያው ይቀራል ጆሮ ያለው ይስማ የሰማ ያሰማ ጆንያን ያቆመው እህል ነው"} {"id": "9608", "contents": "ፈላ ገነፈለ ተሞላ ጎደለ ፈረሰኛ ሲሮጥ እግረኛን ምን አቆመው ፈረሰኛ ሲሸሽ እግረኛን ምን አመጣው ፈረሰኛ የወሰደውን እግረኛ አይመልሰውም ፈረሱም ይኸው ሜዳውም ይኸው ፈረስ ሲያጠብቅ ልጓም አይለቀቅ ፈረስ በራሪ በቅሎ ሰጋሪ ፈረስ ቢያነክስ አህያ ታጉዝ ፈረስ ቢጠፋው ኮርቻውን ገልቦ አየ ፈረስ አውቃለሁ ስገታ እወድቃለሁ ፈረስና ገብስ ያጣላል ፈረስ ያደርሳል እንጂ አይዋጋም ፈረስ ጥሎ ይደነግጣል በቅሎ ጥሎ ይረግጣል ፈረስ ጥሎ ይደነግጣል አህያ ጥሎ ይረግጣል ፈረንጆች እንደመርፌ ይገቡ እንደዋርካ ይሰፉ ፈሩ ፈሩ ማጀት አሩ ፈሩ ፈሩ ማጀት አደሩ ፈሪ ለናቱ ፈሪ ለናቱ ይገባል ፈሪ ለናቱ ጀግና ለጀግንነቱ ፈሪ በገዛ ጠቡ ገላጋይ ይሆናል ፈሪ ቢሸፍት እስከ ጓሮ ፈሪ እንዳይሉኝ አንድ ገደልሁ ጀግናም እንዳይሉኝ አልደገምሁ ፈሪ ከውሀ ውስጥ ያልበዋል ፈሪ ካልጋ ላይ ይወድቃል ፈሪ ካልጋ ላይ ወድቆ ይሞታል ፈሪን ውሀ ውስጥ ያልበዋል ፈሪ ውሀ ውስጥ ሆኖ ያልበዋል ፈሪ ውሀ ውስጥ ያልበዋል ፈሪ የሚያባርረው ሳይኖር ይሸሻል ፈሪ የናቱ ልጅ ነው ፈሪ ፈራና እጉድባ ቢኛ ጆሮውን በላው ያይጥ ቀበኛ ፈሪ ፈራና እጉድባ ቢተኛ ጆሮውን በላው ያይጥ ቀበኛ ፈርተው ድንጋይ ሲጥሉ ጅብ ወጣ ከዱሩ ፈርተው ድንጋይ ቢጥሉ ጅብ ወጣ ከዱሩ ፈርተው ድንጋይ ቢወረውሩ ጅብ ወጣ ከዱሩ ፈሷን ፈስታ ቂጧን ጨበጠች ፈስ በወረንጦ እየተለቀመ ነው ፈስቶ ቂጥን መያዝ ፈስ ያለበት ቂጥ ዝላይ አይችልም ፈስ ያለበት ዝላይ አይችልም ፈትል ሲረዳዳ አንበሳ ያስራል ፈትል ሲረዳዳ አንበሳ ያስቀራል ፈክሮ መሽሽ ታሪክ ያበላሻል ፈዛዛ እያንቀላፋ ይገባል ፈፋ ፈጅቶ ከሚያጠግበኝ እስቲበርድ ይራበኝ ፈጅቶ ከሚያጠግበኝ እስኪበርድ ይራበኝ ፈገግታ የልብ አለኝታ ፈጣሪን የሚያህል ጌታ ርስትን ያህል ቦታ ፈጣሪን የሚያህል ጌታ ገነትን ያህል ቦታ ፈጥነው የገመዱት ፈጥኖ ይበጠሳል ፈጥኖ መስጠት ኋላ ለመጸጸት ፈጥኖ መስጠት ቶሎ ለመጸጸት ፈጥኖ መስጠት በኋላ መጸጸት ፈጭታ የነበረች ላመልማሎ ኮራች ፊት ያሞጠሙጧል ኋላ ያፏጩዋል ፍሪክና ጻድቅ አይቀጣጠርም ፍሬ በመስጠቱ ባልታወቀ ሾላ የወፎች ዝማሬ ቀደመ አሉ ፍቅር ሲጠና ቆሎ ያጓርሳል ፍቅርና ጉርሻ ካላስጨነቀ አያምርም ፍቅር ካለ ዘጠኝ ቂጣ ለባልና ሚስት ይበቃል ፍቅር ፍቅር ሲሉ ደሀ ሆነው ቀሩ ፍየል ሁለት ወልዳ አንዱ ለመጽሀፍ አንዱ ለወናፍ ፍየል ላምስት ዶሮ ለባልና ለሚስት ፍየል መንታ ወልዳ አንዱ ለመጽሀፍ አንዱ ለወናፍ ፍየል መንታ ትወልድና አንዱ ለወናፍ አንዱ ለመጽሀፍ ፍየል ሲሰባ ሾተል ይልሳል ፍየል በልታ በበግ አበሰች ፍየል በልታ በበግ አሳበበች ፍየል ሲቀናጣ እናቱን ይሰራል ፍዬል በግርግር እናቱን ይሰራል ፍዬል በግርግር እናቱን ይሰር ፍየል ከመድረሷ ቅጠል መበጠሷ ፍየል ከቀዘነ ዲያቆን ከዘፈነ ፍየል የለኝ ከነብር ምን አጣላኝ ፍየልና ቀበሮ ምጥማጥና ዶሮ ፍየሏን እንደበግ ፍየል ወዲህ ቅዝምዝም ወዲያ ፍዳ ለሀጥአን እሴት ለጻድቃን ፍጥም አያናግር የጎርፍ ሙላት አያሻግር ፍጥም አፍራሽ ቤተክርስቲያን ተኳሽ ፍጥም ያቆማል እርቅ ይጠቀልላል ፍጥም ያዋውላል አቧራ ያስላል ፎክሮ መሸሽ ታሪክ ያበላሽ"} {"id": "14294", "contents": "ሁለቱን ወንበዴ በአንድ ዘዴ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሁለቱን ወንበዴ በአንድ ዘዴ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሁለት ወፍ ባንድ ድንጋይ።"} {"id": "14300", "contents": "ሁለት ባላ ትከል አንዱ ሲስበር ባንዱ ተንጠልጠል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሁለት ባላ ትከል አንዱ ሲስበር ባንዱ ተንጠልጠል የአማርኛ ምሳሌ ነው። \"ሁሉን እንቁላልክን ባንድ ቁና አታስቀምጥ\" ከሚለው የእንግሊዝኛ አባባል ጋር ይሄዳል። ባንዱ ስትከስር በሌላው እንድታንሰራራ ከወዲሁ አቅድ እንድታወጣ የሚመክር ተርትና ምሳሌ ነው።"} {"id": "14312", "contents": "ሁለት የወደደ አንዱን ሳያገኝ ሄደ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሁለት የወደደ አንዱን ሳያገኝ ሄደ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሁለት ተቃራኒ ነገሮችን በአንድ ጊዜ መመኘት ሁለቱንም እንዳናገኝ ያደርገናል።"} {"id": "14318", "contents": "ሁለት ጊዜ ይፈርዱ ጉድ ይወልዱ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሁለት ጊዜ ይፈርዱ ጉድ ይወልዱ የአማርኛ ምሳሌ ነው። አንድ ወጥ ፍርድ አስፈላጊ መሆኑን ያሳያል።"} {"id": "14390", "contents": "==ለደብረ ሥልጣን በኢየሩሳሌም አባቶች== ማኅበሩ በጎሣ ምክንያት መጣላቱ እንደማይረባቸው፤ አንድነታቸውን አጽንተው በበለጠ ክብር እንዲኖሩ ለማኅበሩ የጻፏቸው ምክርና ተግሳጽ። የተላከ ከእቴጌ ጣይቱ፤ ብርሃን ዘኢትዮጵያ ይድረስ ከማህበረ ዴር ሥልጣን ወደብረ ገነት ዘኢየሩሳሌም፤ እጅጉን እንዴት ናችሁ፡ እኔ እግዚአብሔር ይመስገን ደህና ነኝ፡፡ እስካሁንም አለመላኬ ጠብና ድብልቅልቅ እያደረጋችሁ ባትስማሙ ነው። አሁን ግን መስማማታችሁን አድነታችሁን ብንሰማ እጅግ ደስ አለን። እንግዴህ እንዲህ ከተስማማችሁልን አንድነታችሁ ካማረ እናንተን አባቶቻችንን አትርሱን ለማለት እንተጋለን። እናንተም እዘኑ ሐዘናችሁ እንኳን ለኛ ለሌላም ሰው ትተርፋላችሁ። እኔ ጎጃሜ ነኝ፣ እኔ ትግሬ ነኝ፣ እኔ ሸዋ ነኝ እያሉ መጣላቱ ቀርቶ ፩ ልብ ሆናችሁ ዳዊታችሁን ድገሙ። ወትሮ የሚቸግራችሁ በገንዘብና የታዳጊ እጦት ነበር። እኛ ደህና ከሆን እንግዲህ ይህ ሁሉ አይቸግራችሁም። ታኅሣሥ ፴ ቀን ፲፰፻፺፪ ዓመተ ምሕረት አዲስ አበባ ከተማ ተጻፈ። የግርጌ ማኅተም፡ ዝማኅተም ዘእቴጌ ጣይቱ ብርሃን ዘኢትዮጵያ የራስጌ ማኅተም፡ ዝማኅተም ዘእቴጌ ጣይቱ ብርሃን ዘኢትዮጵያ የተላከ ከእቴጌ ጣይቱ ብርሃን ዘኢትዮጵያ፤ ይድረስ ከማህበረ ዴር ሥልጣን ወደብረ ገነት ዘኢየሩሳሌም፣ እንዴት ሰንብታችኋል፡ እኔ እግዚአብሔር ይመስገን ደህና ነኝ። እናንተ ብትስማሙ እርስ በርሳችሁ ብትፋቀሩ አንድነትችሁን ብታፀኑ ይሻላል እንጂ ትግሬ የብቻ ነው፣ ሸዋ የብቻ ነው፣ ቤገምድር ጎጃም የብቻ ነው እያላችሁ ጎሣ እየለያችሁ ብትጣሉ ምን ትረባላችሁ። እኛስ በኢየሩሳሌም ነገር ይህንን ያህል መድከማችን ያነን ያህል ብር ባንክ አግብተን የዚያን ወለድና ከቤቱ የሚወጣውን ክራይ መስጠታችን እንዳትቸገሩ የሰው ፊት እንዳታዩ ያነን እየበላችሁ ለኛም የጌታችን ደም ከፈሰሰበት ላይ ዳዊት እንድትደግሙልን እንድታዝኑልን እናንተም ፩ነታችሁ እንዲጸና ብለን ነው እንጂ ገንዘቡ ተርፎ ባገራችን በኢትዮጵያ ለምንሰጠው ሰው አጥተን አይደለም። አሁንም ስለ እግዚአብሔር ብላችሁ እናንተም እርስ በርሳችሁ ተፋቀሩ፡ ለኛም ዳዊት ድገሙልን እዘኑልኝ። ሳትቸገሩ እንዴት የድፍን አውሮፓ መሳቂያ ትሆናላችሁ። አሁንም ይኸው እማሆይ ወለተ ተክሌ መቃብሬ ከዚያው ይሁን ብላ መጥታለችና አደራችሁን ምኑም በምኑም ነገር እንዳታስቀይሟት። እንግዲህ እሷ እንዲህ አደረጉኝ ብላ የላከችብኝ እንደሆነ እናንተንም እጣላችኋለሁ እኔንም እንዳታስቀይሙኝ። ሰኔ ፳፱ ቀን ፲፱፻ ዓመት አዲስ አበባ ከተማ ተጻፈ። ^ ማቴዎስ፣ አባ፤ “ደብረ ሥልጣን በኢየሩሳሌም” (፲፱፻፹፰ ዓ/ም)፤ ገጽ 48"} {"id": "14420", "contents": "1946 አመተ ምኅረት ጥቅምት ፴ ቀን - በደቡብ ምሥራቅ እስያ የምትገኘው የፈረንሳይ ቅኝ ግዛት ካምቦዲያ ነጻነቷን ተቀዳጀች። ኅዳር ፯ ቀን - ንጉሥ ሁሴን የዮርዳኖስ ንግሥ ስርዓታቸው ተከናወነ። ኅዳር ፳፩ ቀን - በኡጋንዳ የቡጋንዳ ንጉሥ ዳግማዊ ኤድዋርድ ሙቴሳ በአገሪቱ የብሪታንያ አስተዳደሪ ‘ሰር አንድሩው ኮሄን’ ተሽረው በስደት ወደለንደን ሄዱ። ነሐሴ ፳፰ ቀን - የቻይና ኃያላት የደቡብ ኮርያ ደሴቶችን በቦምብ ደበደቡ።"} {"id": "14438", "contents": "ሁሉ በእጄ ሁሉ በደጄ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሁሉ በእጄ ሁሉ በደጄ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የተሳካለት ሰው የሚናገረው ንግግር ነው። በሁሉ በኩል ተሳክቶልኛል የሚል ነው።"} {"id": "18062", "contents": "የኢትዮጵያ ታሪክ፡ ኑብያ አክሱም ዛጉዬ በተክለ ጻድቅ መኩሪያ የተደረሰ እንዲሁም በ[[ትንሳኤ ዘጉባኤ ማተሚያ ቤት በ1951 ዓ.ም. የታተመ መጽሐፍ።"} {"id": "17684", "contents": "^ 185, Johnston፣ nubia"} {"id": "17708", "contents": "ኩሽ (የካም ልጅ) የኩሽ መንግሥት በዛሬው ሱዳን የኩሽ ሥርወ መንግሥት በግብጽ የኩሺቲክ ሕዝቦች በአፍሪቃ ቀንድ የኩሺቲክ ቋንቋዎች ቤተሠብ ደግሞ ይዩ፦ አይቲዮፒያ (የግሪክ ቃል) - ለነዚህ ሁሉ የ«ኩሽ» ፍቾች፣ እንዲሁም ለመላው ከሳህራ በረሃ ደቡብ ላለው አፍሪካ የጠቀመው ስም ነበረ።"} {"id": "20432", "contents": "እውር በበዛበት አንድ አይና ይነግሳል የአማርኛ ምሳሌ ነው። እውር በበዛበት አንድ አይና ይነግሳል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21110", "contents": "የሚያልፍ ቀን የማያልፍ ስም ያወርሳል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሚያልፍ ቀን የማያልፍ ስም ያወርሳል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "18206", "contents": "መጋቢት ፫፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻፹፫ ኛው ዕለት ሲሆን፤ የበጋ ወቅት ፷፰ ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፻፹፫ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፻፹፪ ቀናት ይቀራሉ። ፲፱፻፷ ዓ/ም - ስዋዚላንድ እና የሞሪሸስ ደሴቶች ነጻነታቸውን ከብሪታንያ ተቀዳጁ። ፲፱፻፷፩ ዓ/ም - የኤርትራ ነጻነት ግንባር ቡድን የኢትዮጵያ አየር መንገድ ቦይንግ ፯መቶ፯ አየር ዠበብ ላይ ፍራንክፈርት አየር ማረፊያ ጣቢያ ላይ ቦምብ አፈነዱ። መርስዔ ኀዘን ወልደ ቂርቆስ፤ ዕለታዊ የታሪክ ድርጊት - “የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን የመጀመሪያው ፓትረያርክ (፲፱፻፶፩ ዓ/ም) (እንግሊዝኛ) http://www.eritreacompass.com/history/91-eritrean-revolution/396-aeroplane-hijackings-by-eritreans-1969-1971.html (እንግሊዝኛ) http://en.wikipedia.org/wiki/February_11 (እንግሊዝኛ) P.R.O., FCO 371/536 Annual Review of 1969"} {"id": "21134", "contents": "የሚዳቋ ግርግርታ ለውሻ ሰርግ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሚዳቋ ግርግርታ ለውሻ ሰርግ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21170", "contents": "የማያዋጣ ማህበር በጠጅ ይጀመራል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የማያዋጣ ማህበር በጠጅ ይጀመራል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "18332", "contents": "] ዘዋሪ ሰንሰለት የሰንስለት አይነት ሲሆን ብቃቱ እስከ 98% የሚደርስ ሃይል አስተላላፊ ማሽን ነው። ጥቅሙም ለመኪና፣ ለሞተርሳይክል፣ ለአመላላሾች፣ ለማተሚያ መሳሪያወች፣ ወዘተ.. ውስጣዊ ሃይል አመላላሽነት ነው። ይህን ማሽን ሃንስ ሬኖልድ በ1880 ፈጠረው ይባል እንጂ በ16ኛው ክፍለዘመን ይኖር የነበረው ሊዮናርዶ ዳቪንቺ የዚህን አይነት መሳሪያ ትልም እንደሳለ እስከማስረጃው አሁን ድረስ ይገኛል።"} {"id": "18362", "contents": "መጽሐፈ ዕዝራ አስቴር በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተከርስቲያን መጽሐፍ ቅዱስ ከብሉይ መጻሕፍት የሚፈረጅ ነው። ለማንበብ እታች ይጫኑ።"} {"id": "21194", "contents": "የማይስማሙ ዝንቦች ጥምብ ይልሳሉ የሚስማሙ ንቦች ማር ይጎርሳሉ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የማይስማሙ ዝንቦች ጥምብ ይልሳሉ የሚስማሙ ንቦች ማር ይጎርሳሉ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21206", "contents": "የማይቻል ጠላት ስለ ወዳጅ ይቆጠራል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የማይቻል ጠላት ስለ ወዳጅ ይቆጠራል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21212", "contents": "የማይዘልቅ ማህበር አሜሪካ ይጀመራል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የማይዘልቅ ማህበር አሜሪካ ይጀመራል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21218", "contents": "የማይድን በሽተኛ የማይመለስ ሀጢአተኛ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የማይድን በሽተኛ የማይመለስ ሀጢአተኛ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21230", "contents": "የምላስ ወለምታ በቅቤ አይታሽም የአማርኛ ምሳሌ ነው። የምላስ ወለምታ በቅቤ አይታሽም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21236", "contents": "የምበላው ሳጣ ልጄ ጥርስ አወጣ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የምበላው ሳጣ ልጄ ጥርስ አወጣ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "18554", "contents": "መኪና ባቡር አውሮፕላን መርከብ መንኮራኩር መንገድ ማጓጓዝ"} {"id": "16244", "contents": "«አርሙኝ» በቢትወደድ መኮንን እንዳልካቸው ተጽፎ በ፲፱፻፶፪ ዓ.ም. ለህትመት የበቃ መጽሐፍ ነው። የፀሐፊውን የሕይወት ታሪክ ባጭሩ እንዲሁም በተለያየ ጊዜ ፀሐፊው የሠሩዋቸውን ልብ ወለድ ስብስቦችን፣ ስለ ማይጨው ጦርነት እና የዓለም ፖለቲካን በማካተት የጻፉትን ጠቅልሎ የያዘ ነው። ናሽናል ቢብሊዮግራፊ ቡድን፣ መዝገበ ህትመት ዳሰሳ፣ ቅፅ 25፣ ቁጥር 5፣ 2000 ዓ.ም.፣ ገፅ 15"} {"id": "16250", "contents": "ፕሪንተር ማለት አንድን በኮምፒውተር ላይ ያለን ጽሁፍ ወረቀት ላይ ለማተም የምንጠቀምበት መሳሪያ ነው።"} {"id": "16262", "contents": "የወንዶች ጉዳይ 2 የኢትዮጵያ አስቂኝ የፍቅር ፊልም ነው። ፊልሙ በኢትዮጵያ ሲኒማ ቤቶች ረዥም ጊዜ የቆየ ሲሆን በህዝብ ዘንድ ከፍተኛ ተቀባይነትን አግኝቷል። የወንዶች ጉዳይ ሐበሻ ፊልም"} {"id": "16268", "contents": "ጃዊሳሮ የኢትዮጵያ ፊልም ነው። ፊልሙ በሀገሪቱ ሲኒማ ቤቶች ረዥም ጊዜ የቆየ ሲሆን በህዝብ ዘንድ ከፍተኛ ተቀባይነትን አግኝቷል።"} {"id": "21272", "contents": "የሞኝ ሚስት በምልክት የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሞኝ ሚስት በምልክት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "16280", "contents": "ፊደል አዳኝ የኢትዮጵያ ፊልም ነው። ፊልሙ በሀገሪቱ ሲኒማ ቤቶች ረዥም ጊዜ የቆየ ሲሆን በህዝብ ዘንድ ከፍተኛ ተቀባይነትን አግኝቷል።"} {"id": "21290", "contents": "የሰካራም ግጥም ሁልጊዜ ቅዳ ቅዳ የአማርኛ ምሳሌ ነው። (ይህ ባሕል ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "21296", "contents": "የሰው ፈላጊ የራሱን ያጣል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሰው ፈላጊ የራሱን ያጣል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21314", "contents": "የሴት አገር ባልዋ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሴት አገር ባልዋ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "18674", "contents": "ጄምስ ኖርማን ሃል (እ.አ.አ. ከ1887-1951) ታዋቂ አሜሪካዊ ደራሲ ነው። በዋናነት እንግሊዝኛ: Mutiny on the Bounty በተሰኘው ስራው ይታወቃል። ‎የአሜሪካዊ ደራሲያን ዝርዝር (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "18680", "contents": "ባሪ ሃና (እ.አ.አ. 1942) ታዋቂ አሜሪካዊ ደራሲ ነው። በዋናነት እንግሊዝኛ: Geromino Rex በተሰኘው ስራው ይታወቃል። ‎የአሜሪካዊ ደራሲያን ዝርዝር (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "18686", "contents": "ዶናልድ ሃሪንግተን (እ.አ.አ. ከ1935-2009) ታዋቂ አሜሪካዊ ደራሲ ነው። በዋናነት እንግሊዝኛ: The Cockroaches of Stay More በተሰኘው ስራው ይታወቃል። ‎የአሜሪካዊ ደራሲያን ዝርዝር (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "16364", "contents": "ሻጭ ገዥ ሆኖ ይገምታል የአማርኛ ምሳሌ ነው። እራስን በሌሎች ጫማ ውስጥ አድርጎ ማየትን የሚያመላክት"} {"id": "16370", "contents": "ሽማግሌ ካለበት ነገር አይናቅበት የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሽማግሌወችን ተሳትፎ የሚደግፍ"} {"id": "18704", "contents": "ደራሲ ማንኛውንም በፅሑፍ ሊቀመጥ የሚችል ፈጠራን የሚያከናውን ግለሰብ መጠሪያ ነው። ግለሰቡ(ቧ) ይህን ማድረግ ሲችሉ ደረሰ ወይም ደረሰች ይባላል። ጸሓፊ"} {"id": "16382", "contents": "ሽበት እኖር ብዬ መጥቻለሁ አለ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21398", "contents": "የናትን ክፋት የደመናን ውሀ ጥማት ባለቤቱ ያውቀዋል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የናትን ክፋት የደመናን ውሀ ጥማት ባለቤቱ ያውቀዋል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21410", "contents": "የአንድ ቀን መዘዝ ያለ ዘጠኝ ወር አይመዘዝ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የአንድ ቀን መዘዝ ያለ ዘጠኝ ወር አይመዘዝ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21416", "contents": "የእህል ጣም በጉረሮ የነገር ጣም በዦሮ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የእህል ጣም በጉረሮ የነገር ጣም በዦሮ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21422", "contents": "የእናት እርግማን ወለምታ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው። የእናት እርግማን ወለምታ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20780", "contents": "ውሀ የሚወስደው ሰው አረፋ ይጨብጣል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ውሀ የሚወስደው ሰው አረፋ ይጨብጣል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20804", "contents": "ውጣ ያለው ገንዘብ ግርግዳ ሲጭር ያድራል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ውጣ ያለው ገንዘብ ግርግዳ ሲጭር ያድራል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20810", "contents": "ዘመን የሚወልደውን ንጉስ የሚፈርደውን የሚያውቅ የለም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዘመን የሚወልደውን ንጉስ የሚፈርደውን የሚያውቅ የለም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20816", "contents": "ዘመዱን ያማ ለራሱ ገማ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዘመዱን ያማ ለራሱ ገማ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "18980", "contents": "የቱርክ ሰንደቅ ዓላማ (ቱርክኛ፡ Türk bayrağı) በቀይ መደብ መካከል ላይ ነጭ የጨረቃ እና ኮከብ ምልክት ያለው ነው። ባንዲራው የኦቶማን መንግሥትን ምልክቶች ይጠቀማል። ቱርክ የአለም ባንዲራዎች ሰንደቅ ዓላማ (ይህ ባንዲራዎች ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "19100", "contents": "የተባበሩት የዓረብ ግዛቶች የአለም ባንዲራዎች ሰንደቅ ዓላማ (ይህ ባንዲራዎች ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "19106", "contents": "አንዶራ የአለም ባንዲራዎች ሰንደቅ ዓላማ (ይህ ባንዲራዎች ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "16514", "contents": "ቀለበት ለቆማጣ ሚዶ ለመላጣ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሁለቱም ጥቅም የላቼውም"} {"id": "16520", "contents": "ቀልድና ቅዘን ቤት ያበላሻል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ቀልድ ሲበዛ ጥሩ አይደለም"} {"id": "16532", "contents": "ቀበኛ ማሰሪያውን በልቶ ያሳጥራል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "16538", "contents": "ቀናውን ብነግራት ውልግድግዱን አለች የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "16544", "contents": "ቀን ሲጥለው ሁሉ ይጠላው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "16556", "contents": "ቀን አይጥለው ጠጅ አያሰክረው የለም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "16562", "contents": "ቀን እስኪያልፍ ያባቴ ባሪያ ያግባኝ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "10430", "contents": "ጥር ፲፰፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻፴፰ተኛው ዕለት ሲሆን፤ የበጋ ወቅት ፳፫ተኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፪፻፳፰ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፪፻፳፯ ቀናት ይቀራሉ። ፲፱፻፲፰ ዓ/ም - ጆን ሎጊ ቤርድ የመጀመሪያውን የቴሌቪዥን መግለጫ ሰጠ። ፲፱፻፶፯ ዓ/ም - የታላቋ ብሪታኒያ ዳግማዊት ንግሥት ኤልሣቤጥ የ'ፊልድ ማርሻል' (Field Marshal) ማዕርግ ለቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ሰጡ። ፲፱፻፺፮ ዓ/ም - የአማርኛ ቋንቋ ውክፔዲያ ተጀመረ። ^ The London Gazette; No. 43567 [p 1235](Tuesday 2nd February, 1965)"} {"id": "20960", "contents": "የሆነ አይመለስ እሳት አይጎረስ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሆነ አይመለስ እሳት አይጎረስ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20972", "contents": "የለመደ መደመደ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የለመደ መደመደ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21026", "contents": "የልጅ እናት አባይ ናት የአማርኛ ምሳሌ ነው። የልጅ እናት አባይ ናት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21572", "contents": "ያለ ሴት ቤት ያለበሬ መሬት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያለ ሴት ቤት ያለበሬ መሬት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21590", "contents": "ያለ ጊዜው የተወለደ ልጅ አባቱን ጥሎ አያቱን ያስረጅ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያለ ጊዜው የተወለደ ልጅ አባቱን ጥሎ አያቱን ያስረጅ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21056", "contents": "የመከራን ጉድጓድ ሚዳቋ አትዘለውም የአማርኛ ምሳሌ ነው። የመከራን ጉድጓድ ሚዳቋ አትዘለውም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21068", "contents": "የሙት አልቃሹ የቁም ወራሹ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሙት አልቃሹ የቁም ወራሹ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21092", "contents": "የሚበላው ካጣ ይበላለት ያጣ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሚበላው ካጣ ይበላለት ያጣ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "19298", "contents": "ኦማን የአለም ባንዲራዎች ሰንደቅ ዓላማ (ይህ ባንዲራዎች ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "21866", "contents": "ያጓኑት ድንጋይ ተመልሶ ራስን ይመታል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያጓኑት ድንጋይ ተመልሶ ራስን ይመታል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21872", "contents": "ያፍ እማኝ አደረገኝ ለማኝ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያፍ እማኝ አደረገኝ ለማኝ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21878", "contents": "ይሄ እንግዳ ቸኮለ ሊያድር ነው መሰለኝ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ይሄ እንግዳ ቸኮለ ሊያድር ነው መሰለኝ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21884", "contents": "ይህች ባቄላ ካደረች አትቆረጠምም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ይህች ባቄላ ካደረች አትቆረጠምም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21896", "contents": "ይሉሽን ብትሰሚ ጎንደር ላይ ክረሚ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ይሉሽን ብትሰሚ ጎንደር ላይ ክረሚ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21914", "contents": "ይቅር ለእግዜር ወድቆ አይሰበር ሞቶ አይቀበር የአማርኛ ምሳሌ ነው። ይቅር ለእግዜር ወድቆ አይሰበር ሞቶ አይቀበር የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "19694", "contents": "ካምቤል ታውን (እንግሊዝኛ: Campbelltown, New South Wales) አውስትራልያ ውስጥ የሚገኝ ከተማ ነው። የአውስትራልያ ከተሞች ዝርዝር አውስትራልያ"} {"id": "19718", "contents": "ከዚህ በታች በአውስትራልያ ውስጥ የሚገኙ ዋና ዋና ከተሞች ተዘርዝረዋል። ሲድኒ አልበሪ አርሚዳል ዱቦ ባተርስት የሰማያዊ ተራሮች ከተማ ብሮክን ሂል ካምቤልታውን ሴስኖክ ጎልበርን ግራፍተን ሊትጎ ሊቨርፑል አውስትራልያ"} {"id": "21944", "contents": "ደሀ ሰው ዶሮ ካረደ ከሁለት አንዳቸው ቢታመሙ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው። ደሀ ሰው ዶሮ ካረደ ከሁለት አንዳቸው ቢታመሙ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21950", "contents": "ደመናን የጨበጠ ሰማይን የቧጠጠ የለም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ደመናን የጨበጠ ሰማይን የቧጠጠ የለም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21956", "contents": "ደም ተበክለህ ዝንብን አትጥላ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ደም ተበክለህ ዝንብን አትጥላ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21962", "contents": "ደረቴን ሲያመኝ እግሬን አገመኝ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ደረቴን ሲያመኝ እግሬን አገመኝ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21974", "contents": "ደብተራ የዘኬ ጎተራ ዘኬውን ሲቋ ጥር አነቀው ነብር የአማርኛ ምሳሌ ነው። ደብተራ የዘኬ ጎተራ ዘኬውን ሲቋ ጥር አነቀው ነብር የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21980", "contents": "ደወል እንደ ጠዋቱ ትጮሀ ለች የአማርኛ ምሳሌ ነው። ደወል እንደ ጠዋቱ ትጮሀ ለች የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22598", "contents": "ራስ ክምር (Leonotis ocymifola) ወይም ፈረስ-ዘንግ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው። «የፈረስ ዘንግ» በአንዳንድ ምንጭ ለሌላ ዝርያ Diplolophuium africanum ያጠቁማል። የሥሩ ውጥ መራራና መርዛም ነው። የተክሉ ውጥ ለሴት ወር ብዛት እንደ ተጠቀመ ተዘግቧል። የራስ ክምር ቅጠል ውጥ ደግሞ ለራስ ምታት ወይም ለሆድ ቁርጠት መጠጣት ተዘግቧል። እንዲሁም ጭማቂው ለወስፋትና ለትኩሳት መጠጣት ተዘግቧል። ^ አማራ ጌታሁን - SOME COMMON MEDICINAL AND POISONOUS PLANTS USED IN ETHIOPIAN FOLK MEDICINE March 1976 እ.ኤ.አ. ^ በደብረ ሊባኖስ ዙሪያ ያለው ሕዝብ መድሃኒታዊ እጾች እውቀናና ጥቅም 1998 ዓም ከጥላሁን ተክለሃይማኖት፣ ሚሩጸ ጊዳይ፣ ግርማይ መድኅን፣ ያለም መኮነን፣ አዲስ አበባ ዩኒቬርሲቴ፣ አክሊሉ ለማ ተቋም ^ የፍቼ፣ ኦሮሚያ ባህላዊ መድሃኒት ጥናት 2006 ዓም ከዓቢዩ እኒየው እና ሌሎች፣ ጎንደርና አዲስ አበባ ኡኒቨርሲቲዎች ሥነ ፍጥረት ኮሌጆች"} {"id": "21728", "contents": "ያሳደኩት ውሻ ነከሰኝ ያነደድኩት እሳት ጠበሰኝ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያሳደኩት ውሻ ነከሰኝ ያነደድኩት እሳት ጠበሰኝ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "19778", "contents": "ሲቦኒሶ ጋክሳ (መጋቢት ፳፰ ቀን ፲፱፻፸፮ ዓ.ም. ተወለደ) ደቡብ አፍሪካዊ እግር ኳስ ተጫዋች ነው። በአሁኑ ጊዜ ለሊየርሲ ክለብና የደቡብ አፍሪካ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድን በተከላካይነት ይጫወታል። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "21764", "contents": "ያባትህና የናትህ ወገኖች ሲጣሉ ጥግህን ያዝ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያባትህና የናትህ ወገኖች ሲጣሉ ጥግህን ያዝ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21770", "contents": "ያባይ ውሀ ተለያየ ሲሉ ተገናኘ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያባይ ውሀ ተለያየ ሲሉ ተገናኘ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21782", "contents": "ያንበሳ ኮርዲዳና የጨዋ ልጅ ሞግዚት ከመሆን ይሰውርህ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያንበሳ ኮርዲዳና የጨዋ ልጅ ሞግዚት ከመሆን ይሰውርህ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21788", "contents": "ያንዱ በሬ ሲሞት ላንዱ አጋዘኑ ፍስሀው ላንዱ ሀዘኑ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያንዱ በሬ ሲሞት ላንዱ አጋዘኑ ፍስሀው ላንዱ ሀዘኑ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21806", "contents": "ያኩራፊ ምሳው የነበረ እራት ይሆነዋል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያኩራፊ ምሳው የነበረ እራት ይሆነዋል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21818", "contents": "ያዋቂ አጥፊ የጾመኛ ገዳፊ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያዋቂ አጥፊ የጾመኛ ገዳፊ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21824", "contents": "ያዙኝ ልቀቁኝ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያዙኝ ልቀቁኝ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "52292", "contents": "አረካ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ከተማ ነው። በደቡብ ኢትዮጵያ በወላይታ የሚገኝ ከተማ ነው። ከአዲስ አበባ በስተደቡብ ምዕራብ 300 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ ይገኛል። ይህ ከተማ ኬክሮስ እና ኬንትሮስ 7°4′ሰሜን 37°42′ምስራቅ እና ከባህር ጠለል በላይ 1774 ሜትር ከፍታ ላይ ይገኛል። ከተማው የቦሎሶ ሶሬ ወረዳ አስተዳደር ማዕከል ነው። በከተማ ውስጥ ያለው ምቹ ሁኔታዎች ባጭሩ፤ 24 ሰዓታት የኤሌክትሪክ ኃይል፣ ንጹህ የህዝብ ውሃ፣ ባንኮች፣ የአንደኛ እና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች፣ ኮሌጆች፣ የፖስታ አገልግሎት, የቴሌኮሙኒኬሽን አገልግሎት ጤና ማዕከል፣ የግል ክሊኒኮች፣ መድኃኒቶች መደብር፣ የሕዝብ ገበያ፣ መንገዶች ዙሪያ ያሉ መብራት፣ የውስጥ እና ከተማ ማቋረጥ አስፋልት እና ጌጠኛ መንገዶች እና ሌሎች አሉት። አረካ በደቡብ ብሔረሰቦች ብሔረሰቦችና ህዝቦች ክልል በብዛት ሰው ከሚኖርባቸው አካባቢዎች አንዱ ነው። በ2020 ዓ.ም. በኢትዮጵያ ማዕከላዊ ስታቲስቲክስ ኤጀንሲ ባደረገው የህዝብ ቁጥር ትንቢያ መሰረት፣ የከተማዋ ጠቅላላ ሕዝብ ብዛት 80,693 ነው። ከነዚህም 38,880 ሴቶች ሲሆኑ 41,813 የሚሆኑት ደግሞ ወንዶች ናቸው። ^ \"የአረካ ከተማ የህዝብ ብዛት\"."} {"id": "14376", "contents": ""} {"id": "43922", "contents": "ካምብሬ (ፈረንሳይኛ፦ Cambrai) የፈረንሳይ ከተማ ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "44006", "contents": "ፑንት (ፕወነት) ከጥንታዊ ግብጽ ጋራ ንግድ ያካሄድ የነበረ ሀገር ነበር። ግብጻዊ ተጓዦችና መርከበኞች ከዚያ ወርቅ፣ ሙጫ፣ ቆጲ፣ የዝሆን ጥርስ፣ ባርያዎችና አውሬዎች ያመጡ ነበር። ፑንት ደግሞ አንዳንዴ «ታ ነጨር» (ሀገረ አምላክ) ይባላል። ፑንት በቀይ ባሕር ዳርቻ ወይም በአፍሪቃ ወገን ወይም በአረቢያ ወገንወይም ምናልባት በሁለቱም እንደ ተገኘ ይታሰባል። በአንዳንድ ዘመናዊ መምህሮች ዘንድ ፑንት ከፉጥ (የካም ልጅ) ጋር መታወቂያ ሊኖረው ይችላል።በተለመደው ልማድ ግን ይህ ፉጥ በቀይ ባሕር አካባቢ ሳይሆን በሊብያ ነበር የሠፈረው። 2950 ዓክልበ. ግድም - በፈርዖን ኁፉ ዘመን የፑንት ወርቅ ይጠቀሳል። 2900 ዓክልበ. ግድም - ፈርዖን ሳሁሬ ጉዞ ወደ ፑንት ላከ። 2003 ዓክልበ. ግድም - የ3 መንቱሆተፕ አለቃ ሃኑ የፑንት ጉዞ መራ። በ1 ሰኑስረትና 2 አመነምሃት ዘመኖች (1972-1905 ዓክልበ.) ደግሞ ጉዞዎች ወደ ፑንት ሄዱ። በዚህ ዘመን ሥነ ጽሑፍ መርከቡ የጠፋበት መርከበኛ ተረት ፑንትን ይጠቅሳል። 1478 ዓክልበ. ግድም - ንግሥት ሃትሸፕሱት ቋሚ የንግድ መርከቦች ኃይል አሠራች። በመቃብርዋ ግድግዳ የአምሥት መርከቦች ጉዞ ይዘገባል። የሃትሸፕሱት ተልእኮ ኔህሲ በፑንት ሲደርስ የፑንት መሪዎች ንጉሥ ፓራሁ እና ንግሥት አቲ ሰላምታ ሰጡት።«ፑንት» የሚለው ሥያሜ በግብጽኛ ከጥንታዊ መንግሥት መዝገቦች ከ1500 ዓመታት በፊት የተወረሰ ነበር እንጂ ኗሪዎቹ ያንጊዜ አገራቸውን «ፑንት» እንዳሉት አይሆንም። ግብጻውያን ዕጣን፣ ቆጲ፣ ከብት፣ ዝሆን ጥርስ ወዘተ."} {"id": "14502", "contents": "ሆድ ከሁዳድ ይስፋል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሆድ ከሁዳድ ይስፋል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሆድ ካገር ይሰፋል ከሚለው አባባል ጋር ተመሳሳይ ይመስላል"} {"id": "14508", "contents": "ሆድን በጎመን ቢደልሉት ጉልበት በዳገት ይለግማል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሆድን በጎመን ቢደልሉት ጉልበት በዳገት ይለግማል የአማርኛ ምሳሌ ነው። መደርግ ያለበትን ነገር አለማድረግ በኋላ ላይ መዘዝ አለው"} {"id": "14514", "contents": "ሆድ ያባውን ብቅል ያወጣዋል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሆድ ያባውን ብቅል ያወጣዋል የአማርኛ ምሳሌ ነው። አንድ ሰው ምሥጢር አድርጎ ሸሽጐ ይዞት የነበረውን፣ የሚያሰክር መጠጥ በጠጣ ጊዜ በመጠጡ ተጽዕኖ ምስጢሩን አውጥቶ ሲናገር ፣ ያንን ሁኔታ ለመግለጽ የሚጠቅም አባባል ነው። ያባውን የሚለው አማርኛ ቃልም ሀብአ ካለው ከግዕዙ ቋንቋ የተጠቀሰ ነው፡፡"} {"id": "14532", "contents": "ግንቦት የወር ስም ሆኖ በሚያዝያ ወር እና በሰኔ ወር መኻል የሚገኝ ከአስራ ሦስቱ ኢትዮጵያ የወራት አቆጣጠር ውስጥ ዘጠነኛው የወር ስም ነው። «ግንቦት» ከግዕዙ «ግንባት» ከሚለው ቃል የተባዛ ነው። የግንቦት ወር የክረምት ጎረቤት ቢሆንም ሙቀታማ፣ ደረቃማ እና ዝንብ የሚበዛበት ወር ነው። በዚህም ጸባዩ ብዙ ምሳሌያዊ አነጋገሮችን አፍርቷል። አባቶች \"በግንቦት አንድ ዋንጫ ወተት\" ይላሉ። ”ኅብረ ብዕር” በተባለው መጽሐፋቸው፣ አቶ ካሕሣይ ገብረ እግዚአብሔር፣ ብሂሉ ሰውነታችን ኃይለኛውን የግንቦት ሙቀት መቋቋም ይችል ዘንድ አንጀት የሚያርስ፣ ቆዳን የሚያለሰልስ፣ የጠፋ አቅምን የሚመልስ ወተት ማግኘት አለበት ለማለት ነው። ይላሉ ሌላም ብሂል አለ። \"በነሐሴ ባቄላ፣ በግንቦት አተላ\" የሚለውም ሰው ብቻ ሳይሆን ከብቶችም በደረቃማው ገጽታ ምክንያት በግንቦት ወር ምን ያህል እንደሚጐዱ ያሳያል። በመሆኑም በወሩ አተላ እንደሚወደድ አመልካች ነው። ግንቦት ጎልታ የምትታወቀው በተለይ ዓመት ካመት ከልደታ ጋር ነው። ልዩ ክብር አላት፤ ድግስም አላት። ከንፍሮ እስከ ቂጣ ብሎም እስከ እርድ ድረስ ይፈጸምባታል። በኦሮሞ ሕዝብ ባህላዊ ሥርዐት ደግሞ \"ቦረንተቻ\" የሚከበርበት ወር ነው። ጐጆ የወጣ ሁሉ ከሠላሳ ቀናት በአንዱ (ራሱ በመረጠው) ድግስ መደገስ አለበት፤ በድግሱ መቅረብ ያለባቸው የድግስ ዓይነቶችም ቂጣ፣ ቆሎ፣ ጉሽ ጠላና በግ ናቸው፤ ለድግሱ የሚታረደው በግ፣ ሙሉ ጥቁር ሆኖ ግንባሩ ላይ ነጭ ምልክት ያለበት መሆንም ይኖርበታል። የድግሱ ሥነ ሥርዓት የሚከናወነው ከመሸ በኋላ ማለትም ከብት በረት ከገባ በኋላ ሲሆን፣ ለዝግጅቱ ተብሎ የሚታረደው የበግ ሥጋ መበላት ያለበት ተጠብሶ ነው። ከዚህ ውጭ ሥጋው በወጥ መልክ ተሠርቶ ወይም በጥሬው መብላት አይፈቀድም። \"ግንቦት - የኢትዮጵያ መንግሥት መባቻ\"፣ በሔኖክ ያሬድ፦ ሪፖርተር (26 May 2010) ^ The Ethiopic Calendar"} {"id": "14550", "contents": "ጥልቅ ብዬን ውሀ ወሰዳት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ጥልቅ ብዬን ውሀ ወሰዳት የአማርኛ ምሳሌ ነው። በነገር ውስጥ ጣልቃ መግባትን የሚያንኳሥሥ ተረትና ምሳሌ። ራስን ማግለል የሚደግፍ።"} {"id": "14556", "contents": "ጥንቸልም ለሆዷ ዝሆንም ለሆዱ አብረው ውሀ ወረዱ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ጥንቸልም ለሆዷ ዝሆንም ለሆዱ አብረው ውሀ ወረዱ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የጥቅምን አስተባባሪነት የሚያሳይ ተረትና ምሳሌ"} {"id": "14574", "contents": "ጸሀይ ያየውን ሰው ሳያየው አይቀርም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ጸሀይ ያየውን ሰው ሳያየው አይቀርም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሚስጥር አይደበቅ ይመስላል ትርጉሙ"} {"id": "14580", "contents": "ጸጸት እያደር ይመሰረት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ጸጸት እያደር ይመሰረት የአማርኛ ምሳሌ ነው። የጸጸትን እያደር መመርቀዝ የሚያሳይ ተረትና ምሳሌ"} {"id": "11802", "contents": "ጥቅምት ፳፩ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፶፩ኛው እና የመፀው ፳፮ኛው ዕለት ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፫፻፲፭ ቀናት ሲቀሩ፣ በዘመነ ዮሐንስ፤ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፫፻፲፬ ቀናት ይቀራሉ። ፲፰፻፶፯ ዓ.ም. -በአሜሪካ ደቡብ ምዕራብ የምትገኘው የነቫዳ ክልል የሕብረቱ ሠላሳ ስድስተኛ አባል ሆነች። ፲፱፻፸፯ ዓ.ም. - የሕንድ ጠቅላይ ሚኒስቴር ኢንዲራ ጋንዲ በሁለት የሲክ የጥበቃ ወታደሮቻቸው እጅ ተገደሉ። ይሄንንም ሁኔታ ተከትሎ በኒው ዴሊ በፈነዳው የሕዝብ ሽብር ወደ ሁለት ሺህ የሚጠጉ የሲክ ተወላጆች ሕይወታቸውን አጡ። ፲፱፻፳፱ ዓ.ም. - ቦናንዛ በሚባለው የአሜሪካ የቴሌቪዥን ትርዒት ላይ ሊትል ጆን ካርትራይትን ሆኖ በመጫወት በዓለም ስመጥሩነትን ያተረፈው ተዋናይ ማይክል ላንደን ፲፱፻፸፯ ዓ.ም. - የሕንድ ጠቅላይ ሚኒስቴር ኢንዲራ ጋንዲ ፲፱፻፺፱ ዓ.ም. - በደቡብ አፍሪቃ የአፓርታይድ ዘመን ፕሬዚደንት የነበሩት ፒ. ደብልዩ ቦታ በተወለዱ በዘጠና ዓመታቸው አረፉ። http://www.nytimes.com/learning/general/onthisday/20081031.html http://news.bbc.co.uk/onthisday/hi/dates/stories/october/31/newsid_2464000/2464423.stm"} {"id": "11844", "contents": "ኅዳር ፫ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፷፫ኛው እና የመፀው ወቅት ፴፰ተኛ ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፫፻፫ ቀናት በ ዘመነ ዮሐንስ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፫፻፪ ቀናት ይቀራሉ። ፲፰፻፴፬ ዓ/ም - በእስክንድርያው ፓትርያርክ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ሊቀ ጳጳስነት የተሾሙት አቡነ ሰላማ በዚህ ዕለት ደረስጌ ሲገቡ ደጃዝማች ውቤ በደማቅ ሥርዓት ተቀበሏቸው። ፲፱፻፲፩ ዓ.ም. - አውስትሪያ የሪፑብሊካዊ አስተዳደር ተከታይ አገር ሆነች። ፲፱፻፳ ዓ.ም. - በሶቪዬት ሕብረት የሥልጣን ውድድር ሊዮን ትሮትስኪ በግዞት ከአገር ውጭ እንዲወጣ ሲደረግ የጠቅላይ መሪነት ሥልጣን ወደ ጆሴፍ ስታሊን ተላለፈ። ፲፱፻፴፩ ዓ.ም. - በአሥራ ዘጠነኛው ክፍለ ዘመን በነበረ ቴዎድሮስ ኸርዝል በሚባል ጋዜጠኛ ለመጀመሪያ የተጠቆመውን ማለትም ማዳጋስካርን “የአይሁዶች አገር” ይደረግ የሚለውን ሐሣብ፤ በ ጀርመን የናዚው የፕሮፓጋንዳ ሚኒስቴር ኸርማን ገሪንግ ዕቅድ አቀረበ። ፲፱፻፸፫ ዓ.ም. - ቮዬጀር አንደኛ የምትባለው የአሜሪካ የጠፈር መንኲራኩር የሳተርንን ቀለበቶች ምስል ከቅርብ አንስታ ወደምድር አስተላለፈች። ፲፱፻፸፭ ዓ.ም. - በፖሎኝ በገዢው የኮሙኒስት ፓርቲ “ህገ ወጥ” ተብሎ የታገደው የ “ሶሊዳሪቲ” ቡድን (Solidarity Party) መሪ የነበረው፣ በኋላ የአገሪቱ ፕሬዚደንት የሆነው ሌክ ቫሌሳ ከአሥራ አንድ ወራት እሥራት በኋላ ተፈታ። ፲፱፻፹፫ ዓ.ም. - በጃፓን፣ አልጋ ወራሹ አኪሂቶ የአገሪቱ መቶ ሃያ አምስተኛው ንጉሠ ነገሥት ሆነው ንጉሠ ነገሥት አኪሂቶ በመባል በአባቶቻቸው ዙፋን ላይ ተቀመጡ። ፲፱፻፺፩ ዓ.ም. - ኢትዮጵያዊው 'የቀለም ሰው' ክቡር ዶክቶር ከበደ ሚካኤል በተወለዱ በሰማንያ ሁለት ዓመታቸው አረፉ። መርስዔ ኀዘን ወልደ ቂርቆስ፤ ዕለታዊ የታሪክ ድርጊት - የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን የመጀመሪያው ፓትረያርክ (፲፱፻፶፩ ዓ/ም) (እንግሊዝኛ) http://news.bbc.co.uk/onthisday/hi/dates/stories/november/12/newsid_3151000/3151758.stm (እንግሊዝኛ) http://www.nytimes.com/learning/general/onthisday/20081112.html"} {"id": "11922", "contents": "ዣን ካዚሚር-ፔሪዬ (1886-1887) (በ ፈረንሳይኛ ፡ Jean Casimir-Perier) 6ኛ የፈረንሣይ ፕሬዚዳንት ነበሩ።"} {"id": "11928", "contents": "አሌክሳንድረ ሚየራን (1913-1916) (በ ፈረንሳይኛ ፡ Alexandre Millerand) 12ኛ የፈረንሣይ ፕሬዚዳንት ነበሩ።"} {"id": "11934", "contents": "ሻርል ደ ጎል (ፈረንሳይኛ፦ Charles de Gaulle) ከ1951 እስከ 1961 ዓም ድረስ 18ኛ የፈረንሣይ ፕሬዚዳንት ነበሩ። ከዚያም በፊት በ2ኛው ዓለማዊ ጦርነት ጊዜ በፈረንሳይ አገር የጸረ-ናዚ ጀርመን ተቃውሞ አለቃ ነበሩ።"} {"id": "11982", "contents": "ኅዳር ፲፰ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፸፰ኛ ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፪፻፹፰ ቀናት በ ዘመነ ዮሐንስ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፪፻፹፯ ቀናት ይቀራሉ። ፲፱፻፴፬ ዓ/ም የፋሺስት ኢጣልያን የመጨረሻውን ይዞታ ጎንደርን ለማስለቀቅ አባቶቻችን አርበኞች ከእንግሊዝ ሠራዊት ጋር በከተማዋ ዙሪያ ውጊያቸውን ጀመሩ። በዚሁ ዕለት ጄኔራል ናሲ ከነሠራዊቱ እጁን ሰጥቶ የአገራችን ኢትዮጵያ ሰንደቅ ዓላማ በፋሲለደስ ግንብ ላይ ተውለበለበ። በታሪክ መዝገብ የድል ቀን ሚያዝያ ፳፯ ቀን ፲፱፻፴፫ ዓ/ም ቢባልም ኢትዮጵያ ከፋሺስቶች የተላቀቀችበት ዕለት ግን ኅዳር ፲፰ ቀን ፲፱፻፴፬ ዓ/ም ነው። ፲፱፻፴፭ ዓ.ም. በከፊል በናዚ ጀርመን ቁጥጥር ስር፤ በከፊል ደግሞ በጀርመን ደጋፊው የቪሺ አስተዳደር ስር የነበረችው የፈረንሳይ የባሕር ኃይል ቱሎን ወደብ ላይ የተሰበሰቡትን መርከቦቿን፣ በናዚዎች ቁጥጥር ስር እንዳይውሉ አሰመጧቸው። ፲፱፻፶፯ ዓ.ም. የሕንድ ጠቅላይ ሚኒስቴር ጃዋሃርላል ኔህሩ አሜሪካ እና የሶቪዬት ሕብረት የኑክሊዬር መሣሪያዎችን መፈተሻቸውን እንዲያቆሙና እንዲያውም ያላቸውን የኑክሊዬር መሣሪያዎች እንዲያጠፉ አቤቱታቸውን አቀረቡ። ፲፱፻፷፫ ዓ.ም. የካቶሊክ ጳጳስ ጳውሎስ ስድስተኛ ለጉብኝት ፊሊፒን አገር ሲደርሱ በማኒላ አውሮፕላን ማረፊያ ላይ የቄስ ልብስ የለበሰና ጩቤ የያዘ የቦሊቪያ ተወላጅ፣ ጳጳሱን በመውጋት አቆሰላቸው። ፲፱፻፹፫ ዓ.ም. በብሪታንያ በፖለቲካ የቀኙ ቡድን (Conservative party) መሪዋንና የአገሪቷን ጠቅላይ ሚኒስቴር ማርጋሬት ታቸርን ከሥልጣን ካወረደ በኋላ ተተኪ እንዲሆኑ ጆን ሜጀርን የቡድኑ መሪ አድርጎ መረጣቸው። ፲፰፻፷፯ ዓ.ም. የእስራኤል መንግሥት በግንቦት ፲፱፻፵፩ ሲመሠረት የመጀመሪያው ፕሬዚደንት የሆኑት ዶክተር ኻይም ዋይዝማን ፲፰፻፹፯ ዓ.ም. መጀመሪያ የማትሱሺታ ኤለክትሪክ ፋብሪካ በኋላ ፓናሶኒክ የተባለውን ኩባንያ የመሠረቱት የጃፓን ዜጋ ኮኖሱኬ ማትሱሺታ ፲፱፻፴፭ ዓ.ም. ጥቁር አሜሪካዊው በሮክ ኤንድ ሮል ሙዚቃ “የጊታር ንጉሥ\" የሚባለው ጂሚ ሄንድሪክስ ፲፱፻፶ ዓ.ም. ጋዜጠኛዋ እና የሕግ ባለሙያዋ የማቹ የፕሬዚደንት ጆን ኤፍ ኬኔዲ ልጅ ካሮላይን ኬኔዲ ^ http://www.panasonic.net/history/founder/chapter1/story1-04.html (እንግሊዝኛ) http://www.nytimes.com/learning/general/onthisday/bday/1127.html"} {"id": "11988", "contents": "ክዋቻ የዛምቢያ ሕጋዊ ገንዘብ ስም ነው። አንድ ክዋቻ መቶ እንግዊ ማለት ነው። እስከ ፲፱፻፹፬ ዓ.ም. ድረስ የዛምቢያ የወረቀት ገንዘብ የፕሬዚደንት ኬነዝ ካውንዳን ምስል ያሳዩ ነበር። ከ፲፱፻፹፭ ዓ.ም. ጀምሮ ግን የካውንዳ ምስል በ \"የአፍሪቃ አሳ አጥማጅ ንስር\" ምስል ተተክቷል። ክዋቻ የሚለው ቃል በንያንጅኛ እና በቤምባ ቋንቋዎች ንጋት ማለት ሲሆን \"አዲስ የነጻነት ንጋት\" የሚለውን የዛምቢያን ብሔራዊ መፈክር ያስተጋባል። \"እንግዊ\" ደግሞ በንያንጅኛ ብርሃን ወይም መብራት ማለት ነው።"} {"id": "16572", "contents": "ቀንና ጨርቅ እንደምንም ያልቅ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "12018", "contents": "ታኅሣሥ ፪ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፺፪ተኛው እና የወርኅ መፀው፷፯ተኛ ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፪፻፸፬ ቀናት በ ዘመነ ዮሐንስ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፪፻፸፫ ቀናት ይቀራሉ። ፲፰፻፱ ዓ/ም - በአሜሪካ ኅብረት የኢንዲያና ግዛት አሥራ ዘጠነኛዋ ዓባል ሆነች። ፲፱፻፲ ዓ/ም -ሊቱዌኒያ ከሩሲያ ነጻነቷን አወጀች። ፲፱፻፴ ዓ/ም - የፋሺስት ኢጣልያ መንግሥት ኢትዮጵያ አገራችንን በግፍ ከወረረች በኋላ የተሰነዘረባትን ነቀፋ እና የንግድ እገዳ ምክንያት በማድረግ ከየዓለም መንግሥታት ማኅበር አባልነት ወጣች። ፲፱፻፴፱ ዓ/ም -የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የዓለም አቀፍ ሕጻናት ዕርዳታ ድርጅት (UNICEF] ተመሠረተ። ፲፱፻፵፬ ዓ/ም - የአንበሳ አውቶቡስ ህጋዊ ሰውነት በማግኘት በአክሲዮን ከተቋቋመ በኋላ አረንጓዴና ቢጫ የተቀቡ ፲ አውቶቡሶችን ይዞ ሥራ ጀመረ፤ እነዚህም አውቶቡሶች በከተማዋ አራት መስመሮች ላይ ብቻ የተሰማሩ ነበሩ። ፲፱፻፶፮ ዓ/ም - የቀድሞዋ የብሪታንያ ቅኝ ግዛት ኬንያ ነጻነቷን ተቀዳጀች። ፲፱፻፶፯ ዓ/ም - ታዋቂው አርጀንቲናዊ የአብዮት መሪ ቼ ጉቬራ፣ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዋና ጉባዔ ላይ ንግግር ሲያደርግ ያልታወቀ ሽብርተኛ ከውጭ በሕንጻው ላይ የሞርታር ጥይት ተኮሰ። ፲፱፻፸፬ ዓ/ም -የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የጸጥታ ምክር ቤት የፔሩውን ተወላጅ ሃቪዬር ፔሬዝ ደ ኩዌያርን የድርጅቱ አምስተኛ ዋና ጸሐፊ እንዲሆኑ መረጣቸው። ፲፱፻፲፩ ዓ/ም - የሩሲያው ተወላጅና የሥነ ጽሑፍ ሰው አሌክሳንደር ሶልዤኒትሲን በዛሬው ዕለት በኪስሎቮድስክ ተወለደ። ሶልዤኒትሲን በስታሊን ዘመን አድሀሪ በመባል ተወንጅሎ በሳይቤሪያ ግዛት ውስጥ በእሥራትና በግዞት በነበረበት ወቅት የጻፈው “የጉላግ አርቺፒላጎ” በተባለው ድርሰቱ በዓለም ታዋቂነትን ያተረፈ ጸሐፊ ነበር። (እንግሊዝኛ) http://www.nytimes.com/learning/general/onthisday/20081211.html (እንግሊዝኛ) http://en.wikipedia.org/wiki/December_11 አውራምባ ታይምስ፤ 4ኛ ዓመት ቁጥር 191 ቅዳሜ ጥቅምት ፲፰ ቀን ፳፻፬ ዓ/ም"} {"id": "16626", "contents": "ማገር በግንባታ ስራ ውስጥ ለቤት እና አጥር መስሪያነት የሚያገለግል የተስተካከለ እንጨት ነው። ይህ እንጨት በሚስማር ወይንም ሌላ ማያያዣ (ገመድ ሊሆን ይችላል) እየተያያዘ እንዲቆም ወይም እንዲጋደም ይደረጋል።"} {"id": "16632", "contents": "አውራጅ በግንባታ ስራ ውስጥ ለቤት እና አጥር መስሪያነት የሚያገለግል ከፍ ያለ መጠን ያለው የተስተካከለ እንጨት ነው። ይህ እንጨት በሚስማር ወይንም ሌላ ማያያዣ (ገመድ ሊሆን ይችላል) እየተያያዘ እንዲቆም ወይም እንዲጋደም ይደረጋል።"} {"id": "16656", "contents": "ቁጥቋጦ ያለዛፍ አይሆንም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "16662", "contents": "ቂል አይሙት እንዲያጫውት የአማርኛ ምሳሌ ነው። በጅሎች ላይ የፌዝ ስድብ"} {"id": "16692", "contents": "ቅል ባገሩ ድንጋይ ይሰብራል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዱባ ባገሩ ድንባይ ይሰብራል"} {"id": "16698", "contents": "ቅምሙ የበዛበት ወጥ አይፋጅ አይኮመጥጥ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "16704", "contents": "ቅዝምዝም ወዲያ ፍየል ወዲህ የአማርኛ ምሳሌ ነው። አልተገናኝቶ ገብያ ወይም የማይገናኝ ንግግር"} {"id": "12108", "contents": "ቱሉዝ (Toulouse) በደቡብ ምዕራብ የምትገኝ የፈረንሳይበስፋትዋ አራተኛ ከተማ ስትሆን አብዛኛዎቹ ህንፃዎችዋ የተሰሩት ከሸክላ በመሆኑ «ፅጌረዳማ ቀለሟ ከተማ» የሚለውን የቅፅል ስም እንድታገኝ አድርጓታል። ቱሉዝ በተማሪ ብዛትዋ በዩንቨርስቲዎችዋ በወይን–ጠጅ በሚመስለው አበባዋ፣የኤይር ባስ (Air bus) ዋና መቀመጫ በመሆንዋ ከምትታወቅባቸው ነገሮች ጥቂቶቹ ናቸው። በ1998 የነዋርዎችዋ ብዛት 437 715 ሲደርስ በዙሪያዋ ያሉት ነዋርዎችዋ ሲጨመሩ 819 000 ይደርስ ነበር። ቱሉዝ የሚለው ቃል ከየት እንደመጣ እርግጠኛበ ባይሆንም ቶሎዛ (Tolosa) ከሚለው የላቲን ቃል የመጣ ነው በሚለው ሀሳብ ብዙዎች ይስማማሉ። ከቶሎዛ ወደ (Tholose) ከዛም፡ በኦክሲታንኛ፡ (Occitanie) የአነጋገር ዘይቤ ምክንያት ቱሉዝ እንደተባለች ይገመታል። ቱሉስ፡ በአመት፡ ውስጥ፡ አብዛናዎን፡ ገዛ፡ ፀሐያማ፡ ስትሆን፣ በየፈረንሳይ፡ ሞቃታማ፡ ከሚባሉት፡ ከተማዎች፡ ውስጥ፡ ትመደባለች፡፡ ከፍተኛ፡ ሙቀትዋ፡ ከ28°c እስከ 33°c ሲሆን፣ (እስከ 44°c የደረስበት፡ አመታት፡ ተመዝግበዋል) ዝቅተኛው፡ 0°c እስከ 3°c፡ ይደርሳል ። ጸደይ- ዝናባማና፡ መብረቅ፡ የበዛበት። በጋ- ደረቅና፡ ሞቃታማ። ክረምት- እርጦብና፡ ቀዝቃዛ፡ (በብዛት፡ ካለ፡ በረዶ)።"} {"id": "12126", "contents": "አዳማ ዩኒቨርሲቲ በ አዳማ ከተማ በስተ ሰሜን በኩል በ1996 ተከፈተ። በቀድሞው ስሙ አዳማ የቴክኒክ መምህራን ማሰልጠኛ ኮሌጅ የሚታወቀው ይኸው ዩኒቨርሲቲ በ2009 እ.ኤ.አ. ለ አራተኛ ጊዜ ተማሪዎቹን አስመርቓል። ፉርማሲ"} {"id": "12186", "contents": "አልቢ (ስዊድኛ፦ Alby) በስቶኮልም በስዊድን አግር የተገኘ ሠፈር ነው። ለአበሻ በብዛት የሚኖርበት ስፈር ነው። እንደውም «ሊትል ኢትዮጵያ» ትባላለች በተለምዶ ! (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "12252", "contents": "ሜርኩሪ (ከእንግሊዝኛ) የተለያዩ ትርጉሞች አሉት። የፕላኔት ስም - ኣጣርድ ይዩ። የንጥረ ነገር ስም - ባዜቃ ይዩ። በድሮ የሮማ አረመኔ እምነት፣ የጣኦት ስም - ሜርኩሪዩስ።"} {"id": "12330", "contents": "የአሜሪካ ኮንግረስ የአሜሪካ ፌዴራል መንግስት ባለ ሁለት ምክር ቤት የህግ አውጪ ተቋም ነው። በውስጡ ሴኔት እና የተወካዮች ምክር ቤት የያዘ ነው። ሁለቱም ሴኔትና ተወካዮች በቀጥታ ምርጫ ይመረጣሉ።"} {"id": "12342", "contents": "ማይስፔስ ወይም myspace.com በአሜሪካ ህገር ካሊፎርኒያ ውስጥ የሚገኝ የሰዎች መገናኛ ድረ ገጽ ነው። ገጹ በአሜሪካ ታዋቂ የሆነው ጁን 2006 እ.ኤ.አ. ነበር። እንደ ComScore የተባለው ድርጅት መረጃ በአሁኑ ጊዜ በዋነኛ ተፎካካሪው ፌስቡክ የተበለጠ ሲሆን በጁን 2009 እ.ኤ.አ. 30% የሚሆነውን የሰራተኛ ሃይሉን ቀንሶ ነበር። በአሁኑ ጊዜ ግን 1000 የሚሆኑ ሰራተኞች አሉት። 100 000 000ኛ ደንበኛውን በኦገስት 9, 2006 እ.አ.አ አስመዝቧል።"} {"id": "16896", "contents": "ሚስት በጋብቻ ሥርዓት ውስጥ ለወንዱ ተጣማሪ የሆነችዋ ሴት መጠሪያ ነው። የዝህች ሴት በስርዓቱ ውስጥ ያላት መብት እንደ ባህሉ ይለዋወጣል እንደ ጊዜውም ተለዋውጧል።"} {"id": "16914", "contents": "ፈላ ገነፈለ ተሞላ ጎደለ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "16926", "contents": "ፈረስ ጥሎ ይደነግጣል በቅሎ ጥሎ ይረግጣል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "12360", "contents": "ሀይድሮካርቦን በ ኦርጋኒክ ኬሚስትሪ (Organic Chemistry) የጥናት ዘርፍ የሃይድሮጅን እና የካርቦን የተባሉ ንጥረ-ነገሮች ውህድ ነው። (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "12366", "contents": "ጫማ አለም አቀፍ የርዝመት መለኪያ አሀድ ነው። በአለም ላይ ጫማ የተለያየ መጠን ያለው ቢሆንም በዋናነት የሚታወቀውን ከሌሎች የርዝመት መለኪያ አሀዶች ጋር ለማነጻጸር 1 ጫማ ከአንድ ሶስተኛ (0.3) ያርድ፣ 12 [[ኢንች]፣ 0.3.480 ሜትር ጋር እኩል ነው። ሌላው የጫማ አይነት የሰርቬይ ጫማ የሚባለው ሲሆን 1 የሰርቬይ ጫማ ከ0.3048006 ሜትር ጋር እኩል ነው።"} {"id": "16956", "contents": "ፈትል ሲረዳዳ አንበሳ ያስራል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ድር ቢያብር አንበሳ ያስር"} {"id": "14922", "contents": "ለተራበ ግብር ለተበደለ ነገር የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "12378", "contents": "ሐዘን 1499 እ.ኤ.አ. በማይክል አንጄሎ ቡናሮቲ ከእምነበረድ የተቀረጸ ታዋቂ ስራ ነው። በአሁኑ ጊዜ በቫቲካን ከተማ ቅ/ጴጥሮስ ቤተክርስቲያን ውስጥ ይገኛል። መጠኑ 174 ሳ.ሜ × 195 ሳ.ሜ. (68.5 ኢንች × 76.8 ኢንች) ነው።"} {"id": "12384", "contents": "የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ በመጋቢት ፪ ቀን ፲፰፻፺፯ ዓ/ም የተመሠረተ የኢትዮጵያ ማዕከላዊ ባንክ ነው። ባንኩ ሲመሠረት የተሰጠው ስያሜ «የአበሻ ባንክ» (እንግሊዝኛ፡ Bank of Abyssinia) ሲሆን የመጀመሪያ ቅርንጫፉ በዚሁ ዕለት በዳግማዊ ምኒልክ ተመርቆ ለአገልግሎት ሲቀርብ የባንኩ መንቀሳቀሻ ንብረት (capital) አምሥት-መቶ ሺህ የእንግሊዝ ፓውንድ ነበር። መቀመጫው በዋና ከተማዋ አዲስ አበባ ውስጥ ይገኛል። የዚህ ባንክ ስም በምህጻረ ቃል ኢብባ ወይም ENB ነው። ዋና አስተዳዳሪው አቶ ንዋየ ክርስቶስ ገብረ አብ ናቸው። በዋነኛነት የሚጠቀመው ገንዘብ የኢትዮጵያ ብር ነው ሲሆን መሰረታዊ የማበደሪያ ወለዱ ስምንት በመቶ (8%) ነው። በአንጻሩ የማስቀመጫ ወለዱ ደግሞ ሦስት በመቶ (3%) ነው። ^ http://www.nbe.gov.et/aboutus/index.html"} {"id": "12402", "contents": ""} {"id": "15210", "contents": "ባንኮች የስፖርት ክለብ በአዲስ አበባ፣ ኢትዮጵያ የሚገኝ የእግር ኳስ ክለብ ነው። የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን አባል ሲሆን ስታዲየሙ አዲስ አበባ ስታዲየም ነው። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "12468", "contents": "ኤይንስቴኒየም (Einsteinium) የንጥረ ነገሮች ሠንጠረዥ ውስጥ ኬሚካዊ ውክሉ Es ነው። አቶማዊ ቁጥሩም 99 ነው። የጥንተ፡ንጥር ጥናት (ኬሚስትሪ) በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ ኤይንስቴኒየም የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ። (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "12480", "contents": "ሆልሚየም (Holmium) የንጥረ ነገሮች ሠንጠረዥ ውስጥ ኬሚካዊ ውክሉ Ho ነው። አቶማዊ ቁጥሩም 67 ነው። የጥንተ፡ንጥር ጥናት (ኬሚስትሪ) በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ ሆልሚየም የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ። (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "12492", "contents": "ሉቴቲየም (Lutetium, Lutecium) የንጥረ ነገሮች ሠንጠረዥ ውስጥ ኬሚካዊ ውክሉ Lu ነው። አቶማዊ ቁጥሩም 71 ነው። የጥንተ፡ንጥር ጥናት (ኬሚስትሪ) በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ ሉቴቲየም የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ። (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "12498", "contents": "ሞሊብዴነም (Molybdenum) የንጥረ ነገሮች ሠንጠረዥ ውስጥ ኬሚካዊ ውክሉ Mo ነው። አቶማዊ ቁጥሩም 42 ነው። የጥንተ፡ንጥር ጥናት (ኬሚስትሪ) በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ ሞሊብዴነም የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ። (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "17106", "contents": "በደረቅ አበሳ እርጥብ ይነዳል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ለሃጣን የወረደ ለጻድቃን ይተርፋል"} {"id": "13038", "contents": "ኢትዮጵያ ውስጥ የሚሰራ የምግብ አይነት ሲሆን፣ የሚሰራውም ከአተር ዱቄት ነው። የኢትዮጵያ ባህላዊ የምግብ አይነት (ወፈር ተደርጎ ከሽሮ የሚሰራ ወጥ)"} {"id": "12612", "contents": "አዋሽ ወንዝ የአዋሽ በሔራዊ ፓርክ"} {"id": "13050", "contents": "ኢትዮጵያ ውስጥ የሚሰራ የምግብ አይነት ሲሆን፣ የሚሰራውም ከምስር ነው። የምስር ሾርባ ነው።"} {"id": "13074", "contents": ""} {"id": "17280", "contents": "ተላም የዋለ በሬ ከጋለሞታ የዋለ ገበሬ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ተላም የዋለ በሬ ተሴት የዋለ ገበሬ"} {"id": "17322", "contents": "ተመልከኛ ዳኛ መልካም ፈራጅ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ከዳኝነት ይልቅ ፍርዱ ወሳኝ ነው"} {"id": "17334", "contents": "ተመዋረድ ጌታን መውደድ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "48764", "contents": "ተስፋዬ የተለያዩት ፍች ሊሆነው ይችላል፦ ሮማን ተስፋዬ፦ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ቀዳማዊት እመቤት ጎሳዬ ተስፋዬ፦ የኢትዮጵያ ዘፋኝ እና ሙዚቀኛ አሰግድ ተስፋዬ፦ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ተጫዋች ተስፋዬ ገሠሠ፦ የኢትዮጵያ ጸሓፊ ተስፋዬ ሳህሉ፦ የኢትዮጵያ ተዋንያን ተስፋዬ ሲማ፦ የኢትዮጵያ ተዋንያን ተስፋዬ ድንካ፦ የኢትዮጵያ ካቢኔ አባል ተስፋዬ አበበ፦ የኢትዮጵያ ጸሓፊ ተስፋዬ ገብረአብ፦ የኢትዮጵያ ጸሓፊ"} {"id": "48794", "contents": "ናያግራ ፏፏቴዎች በካናዳና በአሜሪካ መካከል በጠረፋቸው ላይ የሚገኙ ሦስት ታላላቅ ፏፏቴዎች ናቸው።"} {"id": "13128", "contents": "ቀኝ አዝማች ማለት በጥንቱ ዘመን ኢትዮጵያኖች ይጠቀሙበት የነበረው የማዕረግ አይነት ነው። ከግራ አዝማች ከፍ ያለ ነው። ="} {"id": "17364", "contents": "ልቡ በደምብ ያልቆረጠን ሰው የሚያሳይ"} {"id": "12846", "contents": "የከባቢያችን አየር በነጎድጓድ በታጀበ ብርቅርቅታ ውስጡ ያዘለውን ኮረንቲ ወደ ምድር ሲወረውረው መብረቅ እንለዋለን። መብረቅ ብዙን ጊዜ ከዝናብ ጋር ተያይዞ ይምጣ እንጂ ከእሳተ ጎሞራ ወይም ደግሞ ከአውሎንፋስ ጫፍ ላይ ተፈናጥቆ ወደምድር የመምዘግዘግ ባህርይም ያሳያል። ከከባቢው አየር በሚነሳው ኮረንቲ የሚወድቀው መብረቅ፣ ጫፉ እስክ 60ሺህ ሜትር በአንድ ሰከንድ ውስጥ መሄድ ይችላል፣ ሙቀቱ ደግሞ እስከ 30 ሺህ ዲግሪ ሴንቲግሬድ ያደርሳል። ከዚህ ሙቀቱ የተነሳ በአሸዋ ላይ ቢወድቅ አሸዋውን በማቅለጥ ፉልገራይት ወደሚባለው የመስታውት አይነት በቅጽበት ይቀይረዋል። በነገራችን ላይ በአመት እስከ 16 ሚሊዮን ጊዜ መሬትን መብረቅ ይመታታል። (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "12858", "contents": "ሰአት የጊዜ መለኪያ አሀድ ሲሆን ሰ. የሚል ውክል አለው። 60 ደቂቃ ነው።"} {"id": "12864", "contents": "የኦይለር ቁጥር በእንግሊዝኛ e የሚል ምልክት ያለው ለሒሳብ ጥናት አስተዋጾ እያደረገ የሚገኝ ለየት ያለ ቁጥር ነው። ቁጥሩ በ2 እና በ3 መካከል የሚገኝ ሲሆን ዋጋውም ከሞላ ጎደል 2.71828.. ነው። የቁጥሩ ስም የመጣው ከስዊዘርላንዱ ሂሳብ ተመራማሪ ላዩናርድ ኦይለር (Leonhard Euler) ነው። e ከሌሎች ቁጥሮች ለየት የሚልበት ምክንያት ይህን ቁጥር በ x ከፍ ስናረገው፣ f(x) = ex፣ የሚያስገኘው ዳገት ኩርባ (slope) x ባዶ ሲሆን አንድ ነው። ይህንንም በሰተቀኝ ከሚታየው የመለኪያ ሰንጠረዥ መረዳት ይቻላል። ባጠቃላይ መልኩ የf(x) ኩርባ ማንኛውም ቦታ ላይ ከf(x) ጋር አንድ ነው። 1) ከ አንድ ላይ ትልቅ ቁጥሮች ደረጃ በድረጃ እየጨመርን በዚያ ቁጥር ግልባጭ ይምናገኘውን ቁጥር ከፍ በናደርግ...ውጤቱ የኦይለር ቁጥርን ቁጥር እየተጠጋ ይሄዳል ግን ከዚያ አያልፍም። e = lim n → ∞ ( 1 + 1 n ) n {\\displaystyle e=\\lim _{n\\to \\infty }\\left(1+{\\frac {1}{n}}\\right)^{n}} በተመሳሳይ ከ አንድ ወደ ዜሮ እየተጠጉ የሚሄዱ ቁጥሮች ቀስ በቀስ እየደመርን በግልባጫቸው ደግሞ ውጤቱን ከፍ ብናደርግ አሁንም ውጤቱ ወደ ኦይለር ቁጥር እየተጠጋ ይሄዳል ማለት ነው። e = lim x → 0 ( 1 + x ) 1 / x {\\displaystyle e=\\lim _{x\\to 0}\\left(1+x\\right)^{1/x}} 2) በሌላ ትርጓሜው የኦይለር ቁጥር የሚከተሉት የትየለሌ ድርድሮች ድምር ውጤት ነው፦ ] e = ∑ n = 0 ∞ 1 n !"} {"id": "12930", "contents": "1990 አመተ ምኅረት መስከረም 5 - የጉግል ድረ ገጽ አድራሻ «google.com» ሆነ። ኅዳር 8 - በግብጽ ስድስት አመጸኛ አክራሪዎች በሉክሶር ጥንታዊውን የ”ሀትሼፕሱት መቅደስ” ለመጎብኘት የመጡ ሠላሳ ስምንት የስዊስ፤ አሥር የጃፓን ፤ ስድስት የብሪታንያ እንዲሁም አራት የጀርመን ዜጎችን ረሽነው ገደሏቸው። ነሐሴ 25 - ስሜን ኮሪያ የራሱን ሰው ሠራሽ መንኮራኩር ለመጀመርያ ጊዜ ላከ። ጆሴፍ ዴዚሬ ሞቡቱ በኮንጎ በአምባገነነንነት ሠላሣ ሁለት ዓመታት ከገዛ በኋላ በኃይል ከሥልጣን ተወገደ። ኅዳር 16 - የማላዊ የዕድሜ ልክ ፕሬዚደንት የነበሩት ሄስቲንግስ ካሙዙ ባንዳ።"} {"id": "13212", "contents": "ርብ ወንዝ ከጉና ተራራ ስር የሚፈልቅ ሲሆን በከምከም ወረዳ አድርጎ ወደ ጣና ሐይቅ የሚደባለቅ ወንዝ ነው። ቀለሙም በጣም የጠቆረ ሲሆን ያካባቢውን አፈር በመሸርሽር ከፍተኛ ጉዳት ያደርሳል። «ርብ» የሚለው ቃል ትርጉሙ «መቀመጫ» ማለት ነው። አጼ ፋሲለደስ ካሰራቸው ሰባቱ ድልድዮች አንዱ የሚገኘው በዚህ ወንዝ ላይ ሲሆን በጎንደር ከተማና በደብረ ታቦር መካከል የነበረውን ጉዞ ሊያዋልል ችሎአል። የርብ ፏፏቴ፣ 1869 ርብ ወንዝ 1878 ርብ ወንዝ 1884 ^ Solomon Getahun, History of the City of Gondar (Trenton: Red Sea Press, 2005), pp. 95ff. ^ birds-eye view of the world--a popular scientific description of the By Onésime Reclus, Forrest Morgan, Charles Hopkins Clark1892RebRiver"} {"id": "49790", "contents": "የራውንድኸይ ገነት ትርኢት በጥቅምት 5 ቀን 1881 ዓም የተቀረጸ የዓለም መጀመርያው ተንቀሳቃሽ ፊልም እንደ ነበር ይታመናል። ፊልሙን ያቀረጸው የፈረንሳይ ፈጠራ ፈልሳፊ ሉዊ ለ ፕረንስ ሲሆን ቦታው በራውንድኸይ ሰፈር ሊድስ፣ እንግላንድ በጆሰፍና ሳራ ውትሊ ቤት ግቢ «ኦክዉድ ግሬንጅ» ነበር። የውትሊዎች ልጅ ኤልሳቤት የሉዊ ለፕረንስ ሚስት ነበረች፣ አዶልፍም የለፕረንሶች ልጅ ሲሆን በፊልሙ ከጓደኛው አኒ ሃርትሊ አጠገብ ይታያል። እንዳጋጣሚ ወ/ሮ ሳራ ውትሊ ከተቀረጸው 10 ቀን በኋላ አረፉ። የፊልሙ ርዝመት 2.11 ሴኮንድ ብቻ ሲሆን ከ1881 ዓም ጀምሮ የሰው ልጅ እንቅስቃሴ ወይም ጭፈራ በቀጥታ መመልከት የሚያስችል በመሆኑ ግሩም ነው። ባለድምጽ ፊልም ገና ስላልኖረ ይሄ ድምጽ-የለሽ ፊልም ይባላል። ^ Smith, Ian (10 January 2016). \"“Roundhay Garden Scene” recorded in 1888, is believed to be the oldest surviving film in existence\". The Vintage News. https://www.thevintagenews.com/2016/01/10/roundhay-garden-scene-is-believed-to-be-the-oldest-known-video-footage/.  ^ Youngs, Ian (23 June 2015). \"Louis Le Prince, who shot the world's first film in Leeds\". BBC News (BBC). https://www.bbc.co.uk/news/entertainment-arts-33198686.  ^ \"Monumental Inscriptions at St. John's Church, Roundhay, Leeds\"."} {"id": "12972", "contents": "ኢትዮጵያ ውስጥ የሚሰራ የምግብ አይነት ሲሆን ሁለት አይነት የእልበት አይነቶች አሉ። 1ኛው የሚሰራው ከ[ወተት][ምስር]ና [ባቄላ]ነው። 2ኛው በአርጎባ ብሄረሰቦች ዘንድ የሚዘጋጅ ሲሆን ከተልባና መሰል ከቅባት እህሎች የሚዘጋጅ ነው።"} {"id": "12978", "contents": "ዓሳ ጥብስ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚሰራ የምግብ አይነት ሲሆን፣ የሚሰራውም ከዓሳ ነው። 800 ግራም ናይል ፐርች 1 የሻይ ማንኪያ ጨው 1 የሻይ ማንኪያ ቁንዶ በርበሬ 4 የቡና ስኒ (200 ግራም) የፉርኖ ዱቄት ግማሽ ሊትር ዘይት 2 መካከለኛ ሎሚ 1. ዓሣውን በደንብ አፅድቶና አራት ቦታ ከፍሎ የሎሚ ጭማቂውን በሁሉም በኩል ማፍሰስ፤ 2. ጨው፣ ቁንዶ በርበሬና የፉርኖ ዱቄቱን ቀላቅሎ ዓሣውን ውስጡ እያገላበጡ መለወስ፤ 3. በጋለ ዘይት ዱቄቱን እያራገፉ መጥበስ፣ 4. የተጠበሰው ዓሳ ካሮት፣ ጐመን፣ የድንች ጥብስና ሎሚ አጅበውት ሊቀርቡ ይችላሉ። ዓሣው ሲጠበስ በርከት ያለ ዘይት ከተጠቀሙ ዓሣውን ጠብሰው ካበቁ በኋላ ዘይቱን አቀዝቅዞ ለሌላ ጊዜ የዓሣ ምግቦች ሲያዘጋጁ መጠቀም ይቻላል፡፡]"} {"id": "12984", "contents": "ኢትዮጵያ ውስጥ የሚሰራ የምግብ አይነት ሲሆን፣ የሚሰራውም ከአይብና ጎመን ነው።"} {"id": "12996", "contents": "ኢትዮጵያ ውስጥ የሚሰራ የምግብ አይነት ሲሆን፣ የሚሰራውም ከጤፍና ተልባ ነው።"} {"id": "13002", "contents": "ኢትዮጵያ ውስጥ የሚሰራ የምግብ አይነት ሲሆን፣ የሚሰራውም ከምስር ነው።"} {"id": "13014", "contents": "ኢትዮጵያ ውስጥ የሚሰራ የመጠጥ አይነት ሲሆን፣ የሚሰራውም ከስንዴዱቄትና ብዙ ጊዜ ከንጥር ቂቤ ነው። ጉንፋን ሲይዝም ዓይነተኛ መጠጥ ነው።"} {"id": "49004", "contents": "ማክደቡርክ (ጀርመንኛ፦ Magdeburg) የጀርመን ዛክስን-አንሃልት ከተማ ነው። የሕዝቡ ቁጥር 235,723 ያህል ነው።"} {"id": "13032", "contents": "ኢትዮጵያ ውስጥ የሚሰራ የምግብ አይነት ሲሆን፣ የሚሰራውም ከስጋ ነው።"} {"id": "15294", "contents": "ላም በረቱን የሰው ልጅ አባቱን አይረሳም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ወላጆችህን አትርሳ የሚል እንደምክር የሚቀርብ ምሳሌ።"} {"id": "15300", "contents": "ላንተ መምከር ጥቁር ድንጋይ ላይ ውሀ ማፍሰስ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው። ውሃ ቢወቅጡት እምቦጭ ወይም አይገባህም፣ አትረዳም፣ አትሰማም፣ አታዳምጥም ለማለት ነው።"} {"id": "49076", "contents": "ራስታፋራይ በመጀመርያ በ1930ዎቹ እ.ኤ.አ. በጃማይካ የተነሣ እንቅስቃሴና እምነትና አኗርኗር ነው። ዛሬ በአለም ዙሪያ ምናልባት 1 ሚሊዮን ራስታዎች አሉ። የራስታፋራይ እንቅስቃሴ የጀመረው አፄ ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ በ1930 እ.ኤ.አ. (1923 ዓም.)"} {"id": "49112", "contents": "ሂክሶስ (ከግሪክኛ Ὑκσώς /ሂውክሶስ/፣ ግብጽኛ፦ /ሄቃ ኻሱት/) በ1661 ዓክልበ. ግድም ከከነዓን ወጥተው ጥንታዊ ግብጽን የወረሩት አሞራውያን ወይም ከነዓናዊ ወገኖች ነበሩ። በስሜኑ ግብጽ የራሳቸውን 15ኛው ሥርወ መንግሥት እስከ 1548 ዓክልበ."} {"id": "49154", "contents": "ኔፓልኛ (ኔፓልኛ፦ /ኔፓሊ/፣ /ኸስኩራ/ ወይም /ጎርኻሊ/) የኔፓል መደበኛ ቋንቋ እና የሕንዳዊ-ኢራናዊ ቋንቋዎች አባል ነው። ለኔፓል ሌላው ቋንቋ ለኔፓል ባሳ (ወይም ኔዋርኛ) ተመሳሳይ ስም ቢኖረው ኔፓል ባሳ ግን ሕንዳዊ-አውሮፓዊ ሳይሆን የቻይናዊ-ቲቤታዊ አባል ነው። (ይህ ቋንቋ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "49178", "contents": "ጃድወል አሻሽ ወሻ የሚለው መፅሐፍ የተፃፈው በሀረሪው የታሪክ፣የቋንቋ መምህር፣የሀረሩ ብቸኛ አርኪዮሎጂስት፣የታሪክ አጥኚና የበርካታ እውቀት ባለቤት የሆኑት በአው አህመድ አሊ ሻሚ የተፃፈና ስያሜውም በቤተሰባቸው እንዲሁም በጓደኛቸው ስም የሰየሙት መፅሐፍ ነው፡፡"} {"id": "3534", "contents": "አምቦ በኢትዮጵያ የኦሮሚያ ክልል ከተማ ሲሆን በምዕራብ ሸዋ ዞን ና በአምቦ ወረዳ ይገኛል። በ1998 ማዕከላዊ የስታትስቲክስ ባለስልጣን እንደተመነው የ49,421 ሰው መኖሪያ ሲሆን ከነሱም 24,671 ወንዶችና 24,750 ሴቶች ይገኙበታል። በሌላ ገለልተኛ ትምና ደግሞ የ43,029 ሰው መኖሪያ ተደርጎ ተገምቷል። የከተማው አቀማመጥ በ11°28′ ሰሜን ኬክሮስ እና 36°12′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ነው። ^ ማዕከላዊ የስታትስቲክስ ባለስልጣን, population.pdf ^ Butler, Rhett A., 2005 population estimates for cities in Ethiopia"} {"id": "8994", "contents": ""} {"id": "13584", "contents": "ተፈራ ካሳ ታዋቂ ኢትዮጵያዊ ዘፋኝ የነበረ ሲሆን ብዙ ዘመናዊ የሙዚቃ ስራወችን በጊዜው በማቅረብ ይታወቃል። ተፈራ ካሣ የዘፈን ስሜት ያደረበት ገና በልጅነቱ በበረሃ እረኛ ሆኖ ከብቶች በሚጠብቅበት ወቅት ነበር። በጓደኞቹ ዘንድ በድምፁ እየተመረጠ ለሆያሆዬ፣ ለጥምቀት፣ ለዘመን መለወጫና ለመሳሰሉት በዓላቶች አውራጅ ነበር። በ፲፱፻፵፭ ዓ.ም. ወደ አዲስ አበባ መጥቶ በክብር ዘበኛ ወታደርነት ተቀጠረ። ከዚያም ወደ ቲያትር ክፍሉ ተዛውሮ ድምፃዊ ለመሆን በቃ። በልጅነቱ ሲዘፍን ወላጆቹ አሰደብከን፣ ዘራችንን አበላሸኸው እያሉ ይቆጡት ነበር። ነገር ግን በሙያው እያደገ ሲመጣና ሙያው በሌሎች አገር እጅግ የሚደነቅ መሆኑንና በኢትዮጵያም እየታወቀ መሄዱን ደጋግሞ ስለነገራቸው ባሁኑ ጊዜ ስለሙያው ያላቸው አስተሳሰብ መለወጡን ገልጿል። ተፈራ እራሱ በመጣጣር የአኮርዲዮን መሣሪያ በጥሩ ችሎታ መጫወት ችሏል። ተፈራ ረቂቅ የተፈጥሮ ድምፅ ያለው፣ ረጋ ብሎ የሚያዜም፣ በብዙዎቹ ዘንድ የመወደድን ፍቅር ያተረፈ፣ አንገቱን ደፋ አድርጎ የሚታይ፣ ዝምታ ተፈጥሮው የሆነ ግሩም ድምጻዊ ነው። በዚህም ችሎታውና ተግባሩ የተነሳ ስሙ በመላው ኢትዮጵያ የታወቀ ሊሆን ችሏል። ተፈራ ካሣ ወደ ፷ የሚጠጉ ዜማዎችን እራሱ ደርሱ በዛ ያሉ ደግሞ በሰው የተደረሱለትን ተጫውቷል። ^ ሀ ለ ሐ መ ሠ ረ ናሽናል ቢብሊዮግራፊ ቡድን፣ የአንጋፋ አርቲስቶች መዝገበ የሕይወት ታሪክ፣ መጋቢት ፳፻፣ ገጽ 25-26 (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "13686", "contents": "ዮሴፍ ገብሬ የኢትዮጵያ ታዋቂ ዘፋኝ ሲሆን ብዙ ዘመናዊ የሙዚቃ ስራወችን በማቅረብ ይታወቃል።"} {"id": "15762", "contents": "ማማ ከማሣ ውስጥ አዘዕርትን ከአራዊት ለመጠበቅ የሚሰራ አነስተኛ ጎጆ ነው። ይህ ቤት ከፍ ተደርጎ የሚሰራ ሲሆን ለአዳር ጥበቃ አመች ነው። ከዚህ ቤት ለመውረድም ሆነ ወደ ማማው ለመውጣት መሰላል መሳይ መወጣጫ ይሰራለታል። ይህ ቤት የሚያገለግለው አዝዕርቱ ለምግብነት ዝግጁ ከሆኑበት ጊዜ እስከሚሰበሰቡበት ወቅት ብቻ ነው።"} {"id": "15774", "contents": "የተለያዩ የክራቫት አስተዳደር ዘዴወች አሉ። ከዚህ በታች የአስተሳሰሮቹ ዘዴወች ይታያሉ።"} {"id": "15798", "contents": "ኦቶ ቮን ቢስማርክ (1815 እ.ኤ.አ. – 1898 እ.ኤ.አ.) በ19ኛው ክፍለ ዘመን በአውሮጳ ውስጥ ገናና ስም ያገኘ የፕሩሺያ (በአሁኑ የሰሜናዊ ጀርመን) ስልታዊ መሪ ነበር። ከ1862 - 1890 እ.ኤ.ኣ. የፕሩሺያ ጠቅላይ ሚንስትር የነበረው ቢስማርክ ተሰበጣጥረው ለየብቻቸው ግዛት የነበራቸውን የጀርመን ግዛቶች አንድ በማድረግ የጀርመን መንግሥትን በ1871 እ.ኤ.አ. መስርቷል። ስለዚህም የአዲሱ የጀርመን መንግሥት የመጀመሪያው ቻንስለር ለመሆን በቃ። ቢስማርክ እጅግ ወግ አጥባቂና ከነገስታቶች ጋር ጥብቅ ግንኙነት የነበረው ሰው ነበር። በዚህ ምክንያት የዲሞክራሲ ስርዓትን አይደግፍም ነበር። የቢስማርክ ዋና ዓልማ ፕሩሺያን ማጠናከር ስለነበር ይህን እቅዱን ለማስፈጸም ሲል ነብር ጀርመንን ያዋሃደ። በዘመኑ የሶሺያሊዝምን ስርዓት በጀርመን እገር እንዳይስፋፋና የካቶሊክ ቤ/ክርስቲያን ሃይል እንዲቀንስ አድርጓል። ሶሺያሊዝምን ለመዋጋት አንዱ መንገድ ሰራተኛውን መደብ ማስደሰት ነበር። ይህንንም በተግባር የፈጸመው ሲሆን በዚህ ሰው ምክንያት ብዙ የማህበረሰብ ደጋፊ ተቋማትን ለምሳሌ የማህበርሰብ ጤንነትና የአደጋ ኢንሹራንስ እንዲሁም ጡረታን በጀርመን አገር ለመጀመሪያ ጊዜ አስተዋውቋል።"} {"id": "15918", "contents": "በሒሳብ ጥናት ውስጥ በከፍተኛ ደረጃ ስራ ላይ የሚውል የመደመራዊ ሽግግር ቢኖር ይሄው ላፕላስ ሽግግር (Laplace Transform) የሚባለው ነው። ይህ ሽግግር በፊዚክስ፣ሒሳብ፣ በምህንድስናና በእድል ጥናት የዕውቀት ዘርፎች በከፍተኛ ስራ ላይ ይውላል። ሎጋሪዝም ማባዛትን ወደ መደመር እንደሚቀይርና ማባዛትን እንደሚያቃልል ሁሉ የላፕላስት ትራንስፎርም የካልኩለስን ሥነ ለውጥና ሥነ ማጎር ወደ ማባዛትና ማካፈል በማሻገር የካልኩለስን ተግባር ያቃልላል። የላፕላስ ሽግግር ከፎሪየር ሽግግር ጋር ተዛማጅ ቢሆንም ቅሉ የፎሪየር ሽግግር ፈንክሽኖችን ወይም መልእክትን ወደ መስረታዊ የርግብግብ ክፍላቸው ሲበትናቸው የላፕላስ ሽግግር ግን ወደ መሰረታዊ ቅርጻቸው ይበትናቸዋል። ሁለቱም ግን የውድድር እኩልዮሽን (ዲፈረንሺያል ኢኮዥን) ጥያቄወችን ለመፍታት የሚጠቅሙ ሂሳባዊ መሳሪያወች ናቸው። የላፕላስ ሽግግር በፊዚክስና በ ምህንድስና ከፍተኛ ጥቅም ያላቸው ጊዜ-የማይለውጣቸው ቀጥተኛ (ሊኒያር ታይም ኢንቫሪያንት) ሥርዓቶችን ለመፍታት ሲሆን ይህ ጉዳይ የኤሌክትሪክ ምህንድስናን፣ ብርሃናዊ መሳሪያወች ምህንድስናን ሌሎች ተነቀሳቃሽ እቃወችን በቀላሉ ለመተለም ይረዳል። በዚህ የትንታኔ (analysis) ሥርዓት በጊዜ ግዛት ውስጥ ተቀምጠው ያሉ ጥያቄወችን ወደ ድግግሞሽ ግዛት ጣይቄዎች በማሻገር የሚደረገውን የስሌት ሂደት መቀነስ ነው። x ( t ) − − > [ s y s t e m ] − − > y ( t ) {\\displaystyle x(t)-->[system]-->y(t)}"} {"id": "20244", "contents": "ንጋትና ጥራት እያደር ይታያል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "15972", "contents": "ሴት የላከው ፓርላማ ይገባል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሴት የላከው ወንድ ብዙ ከባድ ስራወችን መፈጸም እንዲችል የሚያስገነዝብ አባባል።"} {"id": "20268", "contents": "እቺም ቂጥ ሆና ስንጥቅ ተበጀላት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "15984", "contents": "ስራ ለሰሪው እሾህ ላጣሪው የአማርኛ ምሳሌ ነው። ለሌሎች የታለመ ተንኮል፣ ዘግይቶም ቢሆን በራስ ላይ ይደርሳል።"} {"id": "20286", "contents": "እኔ ልብላ አንተ ጦም እደር የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20292", "contents": "እኔ ባልኩ ይልኩና ይላኩ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20298", "contents": "እኔ ከሞትኩ እቃ እንዳታውሽ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20304", "contents": "እናት ለልጄ ልጅ ለነገዬ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20310", "contents": "እኔው ሞቼ እኔው ቄስ ጠርቼ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20316", "contents": "እንብዛም ብልሀት ያደርሳል ከሞት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20322", "contents": "እንቅልፍና ሞት እሬትና ሀሞት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ጥሬ ስጋ"} {"id": "20328", "contents": "እንኳን ለቤቱ ይተርፋል ለጎረቤቱ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20334", "contents": "እንኳን እመነኩስ አልከናነብም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20340", "contents": "እንኳን እስቀው አገጠው የለኝ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "16044", "contents": "እዚህ የጎጃም ክፍለ ሀገር የአንድ ወረዳ ገዢ ነበሩ ። ቆምጬ አስተዳዳሪ ሳሉ የአንበሳ ሰል አሰርተው ከግርጌው «ጎጃም አንበሳ ነው» የሚል ጽሁፍ አሰፈሩበት ። ህዝቡም በዚህ ተደስቶ ሲኖር ሳለ ገበሬው ግብር በጊዜ አላስገባ ብሎ አስቸገራቸው ። ይህእኔ ቆምጬ ገበሬውን ሰብስበው «አሁን ይሄን አምበሳ ላም ላድርገው ?» በማለት ግዳጁን እንዲወጣ አደረጉት ይባላል ። አዎን፣ በቆምጬ ስም የሚነገሩ በርካታ ቀልዶች አሉ ። ያለማጋነን ቆምጬ የዘመነ ደርግ አለቃ ገብረሀና ነበሩ ። እርሳቸው ግን ይሄንን ክብር በመቀዳጀታቸው ደስተኛ አይደሉም ። \"ብቻ የትም ቦታ በምሄድበት ጊዜ ሰዎች የጠቆአቆሙብኛል ። በብዛት ዞረው ያዩኛል ። እኔ ሰዎቹን አላውቃቸውም ። አሁን በሄ ሰሞን እንክዋ (1985) አዲስ አበባ ሄጄ ነበር ። ቅድም እንዳልኩህ ልጄን ጠይቄ ነው የመጣሁኝ ። እዚያ አንድ ለቅሶ ነበር ። እዚያው ነው ደርሼ የመጣሁኝ ። እና ታድያ ያው እዚያ ያው እዚያ .. ይሉኛል ። እንዴ ?"} {"id": "16116", "contents": "ቻይና፣ ታንግ የቻይና ቋንቋ፣ የቻይና ቋንቋ መሆኑን ወይም የቻይና ቋንቋዎች የቻይና ቋንቋ ቋንቋዎች አንዱ ነው፡፡አንዲት ቋንቋ ቢታየው በዓለም ቋንቋ በጣም የተጠቃሚ ቋንቋ ነው፤ አሁን የዓለም ሕዝብ አምስተኛው ቋንቋ ነው።ብዙ ቅርንጫፎች አሉት፡፡ከዚህም በላይ ቻይናውያን እንደ ሻንካይ ተጋራሚ አካባቢ የዓለምአቀፍ አቀራቢ ቋንቋ ነው፡፡ የቻይንኛ ሷዴሽ በዊኪ-መዝገበ-ቃላት (ይህ ቋንቋ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "16146", "contents": "ብርቱካን ዱባለ የኢትዮጵያ ታዋቂ ዘፋኝ ስትሆን ብዙ የሙዚቃ ስራወችን በማቅረብ ትታወቃለች። ፲፱፻፺፮ ዓ.ም. ማን አየሁ ፲፱፻፺፰ ዓ. ም. አለን ጉዳይ (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "16170", "contents": "ባህሌን በአቦነሽ አድነው በ፲፱፻፺፮ ዓ.ም. የወጣ የሙዚቃ አልበም ነው። ብሔራዊ ቢብሎግራፊ (መዝገበ ቀረፀ ድምፅ ወምስል)፤ ሰኔ ፲፱፻፺፰ ዓ.ም.፤ ገጽ 5"} {"id": "20724", "contents": "ወንድ ሊበላ የሴት ሌባ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ወንድ ሊበላ የሴት ሌባ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20730", "contents": "ወንድ ባለ በእለት ሴት ባለች በዓመት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ወንድ ባለ በእለት ሴት ባለች በዓመት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20736", "contents": "ወይ ዘንድሮ ! አለች ቀበሮ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ወይ ዘንድሮ ! አለች ቀበሮ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20748", "contents": "ወጣ ወጣና እንደ ሸንበቆ ተገነደሰ እንደ ሙቀጫ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ወጣ ወጣና እንደ ሸንበቆ ተገነደሰ እንደ ሙቀጫ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20760", "contents": "ውሀ ሊያንስ ሲል ይገማል ሰው ሊያንስ ሲል ይኮራል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ውሀ ሊያንስ ሲል ይገማል ሰው ሊያንስ ሲል ይኮራል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "18018", "contents": "የአንድን ነገር የማይለወጥ ጠባይ ማሳያ"} {"id": "18024", "contents": "ተጦረኛ ስንቅ አይደባልቁ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "18036", "contents": "የካቲት ፳፱፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻፸፱ነኛው ዕለት ሲሆን፤ የበጋ ወቅት ፷፬ተኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፻፹፯ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና በዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፻፹፮ ቀናት ይቀራሉ። ፲፰፻፷፰ ዓ/ም - ‘ቴሌፎን’ ተብሎ የተሠየመው ፈጠራ የአዕምሯዊ ንብረትነቱ (patent) በአሌክሳንደር ግራሃም ቤል ስም ተመዘገበ። ፲፱፻፵፱ ዓ/ም - ግብጽ የሱዌዝን ቦይ ከቀውሱ በኋላ መልሳ ከፈተችው። ፲፱፻፵፱ ዓ/ም - ጋና ነጻ በወጣች ማግሥት የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት አባል ሆነች። ፲፱፻፷፭ ዓ/ም - በወለጋ ጠቅላይ ግዛት የቅርፀ ምድር ጥናት ለማካሄድ የሚያስችል የቴክኒክ ስምምነት በኢትዮጵያ እና በጃፓን መሀል ተፈረመ። (እንግሊዝኛ) http://en.wikipedia.org/wiki/March_8 (እንግሊዝኛ) P.R.O., FCO 371/1660"} {"id": "18042", "contents": "ጥር ፳፩፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻፵፩ ኛው ዕለት ሲሆን፤ የበጋ ወቅት ፳፮ ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፪፻፳፭ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፪፻፳፬ ቀናት ይቀራሉ። ፲፱፻፵ ዓ/ም - ሕንዳዊው የሰላማዊ እንቅስቃሴ መሪ ማህተማ ጋንዲ (Mohandas Karamchand Gandhi} በነፍሰ ገዳይ እጅ ተገደሉ። ፲፱፻፸፰ ዓ/ም - ቻሌንጀር የተባለችው የአሜሪካ የጠረፍ መንኮራኲር ሰባት ጠፈረኞችን ጭኖ እንደተተኮሰ አየር ላይ ፈንድቶ ሲከሰከስ ሰባቱም አሜሪካውያን ሞተዋል። ፲፱፻፺፪ ዓ/ም የኬንያ አየር መንገድ በረራ ቁጥር ፬ መቶ ፴፩ አይቮሪ ኮስት ጠረፍ አትላንቲክ ውቅያኖስ ውስጥ ሲወድቅ ፻፷፱ ሰዎች ሞቱ። (እንግሊዝኛ) http://news.bbc.co.uk/onthisday/hi/dates/stories/january/28/newsid_2506000/2506161.stm"} {"id": "18072", "contents": "የኢትዮጵያ ታሪክ፡ ኑብያ አክሱም ዛጉዬ በተክለ ጻድቅ መኩሪያ የተደረሰ እንዲሁም በ[[ትንሳኤ ዘጉባኤ ማተሚያ ቤት በ1951 ዓ.ም. የታተመ መጽሐፍ።"} {"id": "50672", "contents": "ወ/ሮ ደስታየሁ አድማስ በድሮው ጎጃም አጠቃላይ ግዛት አገው ምድር አውራጃ፤በባንጃ ወረዳ፤ በባንጃ ለኮማ ምክትል ወረዳነት ከ1936-1987 ዓ.ም የቆየች ከ1987 አ.ም ወዲህ አዊ ብሄረሰብ ዞን አስተዳደር አሁኑ ፋግታ ለኮማ ወረዳ አስተዳደር ኮሪጎሃና ቀበሌ ልዩ ስሙ ቻባርቲ ከአባታቸው አቶ አድማስ ወርቄ እና ከእናታቸው እማሆይ ሻሺቱ በቀል ጥቅምት 2 ቀን 1952 ዓ.ም ተወለች። ወ/ሮ ደስታየሁ አድማስ ተወለዶ አቅማ ሄዋን እስኪደረስ ድረስ ከቤተሰቦቻቸው ጋር በጥሩ ሁኔታ አደገች።ከዚያህ በሆላ በቤተሰብ ፍላጎትና እምነት በተነሳ በአፍላ ወጣትነቷ ማለትም በተወለደች 9 አመቷ ትዳር ያዘች። ትዳር ከየዘች በሆላም በፊቱ አጣራር ጎጃም አጠቃላይ ግዛት አገው ምድር አውራጃ ፤በባንጃ ወረዳ፤በባንጃ ለኮማ ምክትል ወረደነት ከ1936-1987 ዓ.ም የቆየች ከ1987 ዓ.ም ወዲህ አዊ ብሄረሰብ ዞን ስር በአሁኑ ፋግታ ለኮማ ወረዳ አስተዳደር ኮሪጎሃና ቀበሌ ቸዋሲ ኪ/ምህረት ከትዳር በለቤታቸው አቶ በሪሁን ታምር ጋር ኑሮዋን መስርተው ሁለት ልጆችን ደሳለው በሪሁን እና ብርቱካን በሪሁን አፍርተው የሚኖሩ ታዋቂ እና ዝናኛ አከበባውን ህብረተሰብ ወይም ማህበረሰብ የሚያከብሩ ታላቅ እናት ናቸው።"} {"id": "50684", "contents": "ልዩ ሰው በ2015 እ.ኤ.አ. የወጣ የአምሳል ምትኬ አልበም ነው።"} {"id": "16320", "contents": "ወዳጄ ልቤ በብላታ ኅሩይ ወልደ ሥላሴ ተጽፎ በ፲፱፻፲፭ ዓ.ም. የታተመ መጽሐፍ ነው። ይህ መጽሐፍ ዓለማዊ ሃይማኖትን ማስተማሪያ ሲሆን፣ ከመጽሐፍ ቅዱስ ምሣሌዎችን በመጥቀስ ክፋት የሰው ልጆች አጥፊና መጨረሻው የማያምር መሆኑን ያስረዳል። ከቀድሞው የሃይማኖት ትምህርት ለየት ባለ ልብ ወለድ መልክ የቀረበ በመሆኑ ብዙ አንባቢዎችን እንደ አረካና ጥሩ የጊዜ ማሳለፊያ እንደነበር ይታወቃል። ሙሉ ገፁን"} {"id": "16350", "contents": "ሺ በመከረ አንድ በወረወረ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ከወሬ ይልቅ ተግባር ከፍተኛ ይዘት እንዳለው ያሳያል።"} {"id": "20880", "contents": "ዛፍ እራሱን ያውቃል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዛፍ እራሱን ያውቃል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "16362", "contents": "ሻማ ራሱ ነዶ ራሱ ብርሀን ይሰጣል የአማርኛ ምሳሌ ነው። እራሱን ጎድቶ ሌላውን የሚጠቅም ሰው የሚያሳይ"} {"id": "20898", "contents": "ዝም ባለ አፍ ዝምብ አይገባበትም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዝም ባለ አፍ ዝምብ አይገባበትም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "16374", "contents": "ሽማግሌ ይገላግላል የተጠቃ አቤት ይላል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሽማግሌንና የተጠቃን ደምብ የሚያሳይ"} {"id": "16380", "contents": "ሽሽት ከኡኡታ በፊት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ኡኡታ ከመድረሱ በፊት ቶሎ መሸሽ ለማምለጥ ይረዳል።"} {"id": "16386", "contents": "ሽንኩርት የባህሪውን ይሸታል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የተፈጥሮ ባህርይን መቀየር አይቻልም"} {"id": "16404", "contents": "ደብረ ብርሀን ዩኒቨርስቲ ኢትዮጵያ ውስጥ በአማራ ክልል ደብረ ብርሐን ከተማ የሚገኝ የከፍተኛ ትምህርት ተቋም ነው። ተቋሙ በ1999ዓ.ም ከተቋቋሙት አዳዲስ ዩኒቨርሲቲዎች አንዱ ነው። (ይህ ትምህርት ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "16410", "contents": "አምቦ ዩኒቨርስቲ ኢትዮጵያ ውስጥ በኦሮሚያ ክልል አምቦ ከተማ የሚገኝ የከፍተኛ ትምህርት ተቋም ነው። ተቋሙ በ1999ዓ.ም ከተቋቋሙት አዳዲስ ዩኒቨርሲቲዎች አንዱ ነው። (ይህ ትምህርት ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "16416", "contents": "ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርስቲ ኢትዮጵያ ውስጥ በአማራ ክልል ደብረ ማርቆስ ከተማ የሚገኝ የከፍተኛ ትምህርት ተቋም ነው። ተቋሙ በ1999 ዓ.ም. ከተቋቋሙት አዳዲስ ዩኒቨርሲቲዎች አንዱ ነው። ዋናው ግቢ-ደብረ ማርቆስ ክተማ ጤና ካምፓስ-ደብረ ማርቆስ ሌሎች ካምፓሶች ቡሬ ካምፓስ-ቡሬ ከተማ ቢቸና ካምፓስ-ቢቸና ካምፓስ (ይህ ትምህርት ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) የትብብር ፕሮግራም-መርጦለማሪያም ከተማ"} {"id": "50930", "contents": "ሞት ሕያዋን ፍጥረታትን የሚያራምዱ የሁሉም ባዮሎጂያዊ ተግባራት ዘላቂ መቋረጥ ነው ፡፡ የሕይወት ፍጥረታት ቅሪት ከሞተ ብዙም ሳይቆይ መበስበስ ይጀምራል ፡፡ በመጨረሻ በሁሉም ሕያዋን ፍጥረታት ውስጥ መከሰቱ የማይቀር ሂደት ነው ፡፡ ከ 21 ኛው መቶ ዘመን መጀመሪያ አንስቶ በየቀኑ ከ 150,000 በላይ ሰዎች ይሞታሉ። ብዙ ባህሎች እና ሀይማኖቶች ከሞት በኋላ ያለው ሀሳብ አላቸው ፣ እንዲሁም ለፍርድ እና ለበጎ ሥራዎች ሽልማት ወይም ለኃጢአት ቅጣት አላቸው።"} {"id": "50936", "contents": "ድጉና ፋንጎ ወላይታ ዞን ከሚገኙ ወረዳዎች አንዱ ነው። ወረዳው በስተደቡብ ምዕራብ በዳሞት ወይዴ፥ በስተሰመን ምዕራብ ዳሞት ጋሌ በስተምሥራቅ በሲዳማ ክልል፥ በስተሰሜን በሀዲያ ዞን እንዲሁም ደግሞ በበስተደቡብ በአበላ አባያ ወረዳ ይዋሰናል። በ1999 ዓ.ም በማዕከላዊ ስታቲስቲክስ ኤጀንሲ በተደረገው ህዝብ ቆጠራ መሰረት በወረዳው በአጠቃላይ 96,480 ሰው የሚኖር ሲሆን፥ ከነዚህም 47,493 ወንድ ሲሆኑ 48,987 ደግሞ ሴት ናቸው፤ ከ3,400 የሚበልጡ ማለትም 3.53% የምሆኑት በከተማ ይኖራሉ። ወላይታ ዲምቱ , ቢጠና እና ቀርጨጬ ዋነኞቹ የወረዳዉ ከተሞች ናቸው። የሚበዙት የፕሮቴስታንት እምነት ተከታይ ሲሆኑ፥ 84.43% ያህሉን ይይዛሉ፤ 8.97% የሚሆኑት ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ አብያተ ክርስቲያን እና 5.57% የሮማ ካቶሊክ ቤተ ክርስቲያን እምነት ተከታይ ናቸው። ^ \"Admirative Map of SNNPR\". በ6 October 2020 የተወሰደ. ^ Census 2007 Tables: Southern Nations, Nationalities, and Peoples' Region, Tables 2.1, and 3.4."} {"id": "50954", "contents": "ዋቅላሚ የሚለው ቃል የተገኘው “ውሃ” እና “አቅላሚ” ከተሰኙ ሁልት የአማርኛ ቃላት ሲሆን “Algae” ለሚለው የላቲን ቃል የአማርኛ አቻ ቃል ነው። ስያሜው እንደሚያመለክተው በዚህ መደብ ስር ያሉ ፍጡራን ውሃን የማቅለም ባህርይ አላቸው። ዋቅላሚ የሚለው ቃል ከተለያዩ ስርወዘራዊ ቡድኖች የተገኙ እና በተለያዩ የሥርዓተ ምደባ ዘርፎች ውስጥ የሚገኙ የተለያዩ ሕይወት ያላቸው ፍጡራንን የሚወክል ሰፊ ቡድን ነው። በአጠቃላይ ዋቅላሚዎች ስንል እያልን ያለነው፦ በአብዛኛው እውነተኛ ስር፣ግንድ፣ ቅጠል እና ሥርአተሸንዳ የሌላቸው ባለ ቀላል የመራቢያ መዋቅር የሆኑ እና ምግብሰሪ የሆኑ የውሃውስጥ ዕፅዋትመሰል ፍጡራንን ነው። በመላው ዓለም ማለትም፦ በባሕር፣ በጨው አልባ ዉሃማ አካላት እና እርጥበታማ የየብስ ክፍሎች ተሰራጭተው ይገኛሉ። አብዛኛዎቹ ሚክሮስኮፓዊ ሲሆኑ ጥቂቶች ግን በጣም ግዙፎች ናቸው። ለምሳሌ አንዳንድ የባሕር ውስጥ አረሞች (sea weeds) እስከ ፶ ሜትር ያህል ሊረዝሙ ይችላሉ። ዋና ዋናዎቹ የዋቅላሚ ስርወዘራዊ ቡድኖች የሚከተሉት ናቸው አብራራ ስርጭት ^ https://www.lenntech.com/eutrophication-water-bodies/algae.htm#ixzz6aq4M83Vi ^ http://www.answers.com/algae&r=67 ^ http://en.wikipedia.org/wiki/Algae"} {"id": "9864", "contents": "ጀርም በሽታ የሚያመጡ ጥቃቅን ህዋሳት ናቸው።"} {"id": "9876", "contents": ""} {"id": "14184", "contents": "ሀሰተኛ ሲናገር ይታወቃል በሶ ሲበሉት ያንቃል የአማርኛ ምሳሌ ነው። -"} {"id": "20964", "contents": "የሆድ ብልሀት የጋን መብራት የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሆድ ብልሀት የጋን መብራት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20976", "contents": "የለማኝ ስልቻ ሲንከባለል ከለማኝ እጅ ይወድቃል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የለማኝ ስልቻ ሲንከባለል ከለማኝ እጅ ይወድቃል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "19374", "contents": "ቸሃኛ ወይም ቸሃ በኢትዮጵያ የሚነገር ቋንቋ ሲሆን የሴማዊ ቋንቋዎች (ሰባትቤት) አባል ነው። https://am.wiktionary.org/wiki/Wiktionary:ጉራግኛ_ሷዴሽ - የቻሃኛ ቃላት በውክሽኔሪ (ይህ ቋንቋ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "20994", "contents": "የሌለው ሚስት የለው ወዳጅ የለው የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሌለው ሚስት የለው ወዳጅ የለው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21006", "contents": "የልመና እንጀራ ምንጊዜም ከልመና አያወጣም የአማርኛ ምሳሌ ነው። የልመና እንጀራ ምንጊዜም ከልመና አያወጣም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "19404", "contents": "ሲዳምኛ በኢትዮጵያ የሚነገር ኩሺቲክ ተብሎ በሚታወቀው የቋንቋ መደብ የአፍሮ-እስያ ቤተሰብ የሚካለል ቋንቋ ነው። (ይህ ቋንቋ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) ኖ=አለ ዲኖ=የለም ማጋኑ=እግዜር ጣ=እሁን ባጢለ=ፍቅር ሎዎ=ትልቅ ሺማ=ትንሽ ወደኑ=ልብ ሀራንቾ=አጭር ሆጃሜሳ=ረጅም አንጋ=እጅ ሳኖ=አፍንጫ አራዎ=ምላስ ከእፑ=ዉሸት ሀላሌ=እዉነት ምኔ=ቤት ዶዲ=እሩጥ አሞ=ና ሀሪ=ሂድ ፊጣ=ዘመድ ጎቲቾ=ጅቦ ዶቢቾ=አንበሳ ከወልቾ=ነብር ማቸራራሞ=እብድ ቃራ=ችግር ላላዋ=አዋጅ ሬኖ=ሞት መያት=ሴት ላባሁ=ወንድ ጋንሾ=ጉንፋን ማላዎ=ማር መሬሮ=መሀል ጊዶ=ዉስጥ ዊእላ=ለቅሶ ጎባ=ዉጪ ሎዎሆ=ትልቅ ነዉ እስ=እሱ ኤስኖሞ=አስገብተናል ኢሲ ሌዶ=ከሱ ጋር እኬሜሮ =በሆነ ጠወላሀሮ መኑ በሲራና ሀቂቾ ዛፍ ሎሶ ስራ ጎጃሞ ጠንቋይ ሌካ እግር ኡዱኔ ልብስ ሾዳ ጪራንካ በጪራሽ ጠጊቾ መድሃንት ጢሴ ዳንጉሞ መጣን ሃሺኪ ሳይመሽ መሴነ ቡሬነቃገዲ ማለቤ ለምን በል ቀቀንተዌ ጪጋ ሙደሜሞ ቸኩያለዉ ጩእሚሬ መቂሹ ቦቆቴ ገፈራና ሀንቂኖንኬ ቴኔቲገዲ ካዪኒ ቢቢሰቴ ሀግርሳ አርባቄሱ ሀመሾ ጨላዲጉዳ ጎዱዋፉጊሳ ጮእናና ቆሎሌ ቂዲዎ ሸዋሙ ቱሩንዲቹ መሬከኤ ገነሞሞራ ሌዶኤሬና መሰቶ ቆእሚታ ማራከርሰቶ ቤቂነራቲ ዋጂቶራቲ መኪቶ ሌጣ ሃሺእዴ መርቶ"} {"id": "18384", "contents": "4 ካሽቲሊያሽ ከ1241 እስከ 1233 ዓክልበ. ድረስ በካርዱንያሽ (ባቢሎን) ካሳዊ ንጉሥ ነበረ። በርሱ ዘመን በ2 ግምባሮች ላይ (በአሦርና በኤላም) ጦርነት ያደርግ ነበር። በመጨረሻ በ1233 ዓክልበ. የአሦር ንጉሥ 1 ቱኩልቲ-ኒኑርታ ወርሮ አሸነፈውና ማረከው። ይህ የደረሰ በቱኩልቲ-ኒኑርታ 19ኛው ዓመት እንደ ሆነ ይታወቃል፤ ስለዚህ የአሦርም ዜና መዋዕል በትክክል ለመቆጠር ያስረዳል።"} {"id": "14280", "contents": "ሀይማኖት የሌለው ሰው ልጓም የሌለው ፈረስ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሀይማኖት የሌለው ሰው ልጓም የሌለው ፈረስ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሃይማኖት የሌለው ሰው እንደ ልቡ ይሰራል ወይም ደግሞ በደመነፍስ የሚሰራውን አያውቅም።"} {"id": "19446", "contents": "ናይሎ ሳህራን ወይም ናይሎ ሳህራዊ ወይም የአባይ-ሰሃራዊ በኢትዮጵያና እንዲሁም በጎረቤት አገሮች በአፍሪካ የሚነገር የቋንቋዎች መደብ ነው።"} {"id": "19452", "contents": "ኦንጎትኛ ወይም ብራሌ በኢትዮጵያ የሚነገር ነገር ግን ለመጥፋት የተቃረበ ቋንቋ ነው። በ2012 እ.ኤ.አ. የዮኔስኮ ዘገባ እንደሚጠቅሰው ፻፲፭ ከሚሆኑት የኦንጎታ ብሔር አባላት ፲፪ አዛውንቶች ብቻ ኦንጎትኛን መናገር ይችላሉ። ሌሎቹ የጻማይኛ ተናጋሪዎች ናቸው። ኦንጎትኛ በቋንቋ ቤተሰብ ውስጥ በእርግጠኛነት ባይመደብም አፍሮ እስያዊ ቋንቋ እንደሆነ ይጠረጠራል። ^ (እንግሊዝኛ) Nomination File No. 00493 For Inscription on The List of Intangible Cultural Heritage in Need Of Urgent Safeguarding In 2012. (ይህ ቋንቋ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "19488", "contents": "የማሌዢያ እግር ኳስ ማህበር የማሌዢያ እግር ኳስ አስተዳዳሪ አካል ነው። ማህበሩ የማሌዢያ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድንንና የተለያዩ ብሔራዊ ውድድሮችን ያዘጋጃል። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "51188", "contents": ""} {"id": "21702", "contents": "ያመጣሁት ውሻ ነከሰኝ ያነደድኩት እሳት ጠበሰኝ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያመጣሁት ውሻ ነከሰኝ ያነደድኩት እሳት ጠበሰኝ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "51200", "contents": "ልዑል ፊልፕ፣ የኤዲንበርግ መስፍን (የግሪክ እና የዴንማርክ ልዑል ፊልፕ ተብለው በ10 June 1921 እ.ኤ.አ በሞን ረፖስ ኮርፉ ደሴት ግሪክ የተወለዱ፣ 9 April ቀን 2021 እ.ኤ.አ. በዊንድሰር አምባ (ዩናይትድ ኪንግደም) ያረፉ ሲሆን የእንግሊዝ ንግሥት የንግሥት ኤልሣቤጥ (ዳግማዊት) ባለቤት ነበሩ። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "21246", "contents": "የምትኮነን ነፍስ ጎረቤት ያውቃታል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የምትኮነን ነፍስ ጎረቤት ያውቃታል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21258", "contents": "የሞላለት ድመት ሳንባ ያማርጣል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሞላለት ድመት ሳንባ ያማርጣል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21264", "contents": "የሞተን አትርሳ የወደቀን አንሳ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሞተን አትርሳ የወደቀን አንሳ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21270", "contents": "የሞኝ ልቅሶ መልሶ መልሶ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሞኝ ልቅሶ መልሶ መልሶ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21276", "contents": "የሞኝ እጁን ሁለት ጊዜ እባብ ነከሰው አንድ ጊዜ ሳያይ ሁለተኛው ሲያሳይ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሞኝ እጁን ሁለት ጊዜ እባብ ነከሰው አንድ ጊዜ ሳያይ ሁለተኛው ሲያሳይ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21282", "contents": "የሞኝን ጥርስ ብርድ ፈጀው የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሞኝን ጥርስ ብርድ ፈጀው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21798", "contents": "ያንድ ቀን ስህተት የዘላለም ጸጸት ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያንድ ቀን ስህተት የዘላለም ጸጸት ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21294", "contents": "የሰው እንጂ የቃል ውሸት የለም የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሰው እንጂ የቃል ውሸት የለም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21822", "contents": "ያውቃል ብሎ ያሟል ያምራል ብሎ ይሸልሟል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያውቃል ብሎ ያሟል ያምራል ብሎ ይሸልሟል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21306", "contents": "የሴት ስካር ያጭር ሰው ኩራት አይታይም የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሴት ስካር ያጭር ሰው ኩራት አይታይም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21840", "contents": "ያይጦች ዝላይ ለነአቶ ውሮ ሲሳይ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያይጦች ዝላይ ለነአቶ ውሮ ሲሳይ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21846", "contents": "ያዳቆነ ሰይጣን የግል ኮሌጅ ከፈተ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያዳቆነ ሰይጣን የግል ኮሌጅ ከፈተ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21864", "contents": "ያገኘ ከራሱ ያጣ ከዋሱ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያገኘ ከራሱ ያጣ ከዋሱ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21870", "contents": "ያጥንት ፍላጭ የስጋ ቁራጭ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያጥንት ፍላጭ የስጋ ቁራጭ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21348", "contents": "የበሰበሰ ዝናብ አይፈራም የአማርኛ ምሳሌ ነው። የበሰበሰ ዝናብ አይፈራም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "18486", "contents": "እሙን እርግጥ (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "18492", "contents": "አልጀብራ ኳድራቲክ ሊኒያር እኩልዮሽ ኩቢክ እኩልዮሽ ቀጥተኛ ዝምድና"} {"id": "18510", "contents": "ፀሐይ መስፍን በቢትወደድ መኮንን እንዳልካቸው በ1960 ዓ.ም በቅዱስ ጊዮርጊስ ማተሚያ ቤት ለሁለተኛ ጊዜ ለህትመት የበቃ ልብወለድ ድርሰት ነው። ^ Thanks to: Lapsley/Brooks Foundation @ good-amharic-books.com"} {"id": "18516", "contents": "ዋራድ-ሲን ከ1745-1734 ዓክልበ. ድረስ የላርሳ ንጉሥ ነበረ። አባቱ ኤላማዊው/አሞራዊ አለቃ ኩዱር-ማቡግ በላርሳ ዙፋን ላይ እንዳኖረው ይታመናል። ከዘመኑ የነገሠው 12 ዓመት ሁሉ በስም ይታወቃል። በ2ኛው አመቱ፣ የካዛሉን ግድግዳ እንዳጠፋው፣ የሙቲባልንም ሠራዊት ድል አንዳደረገው ዘገበ። ከዋራድ-ሲን በኋላ ወንድሙ ሪም-ሲን ነገሠ። ^ [1] The Rulers of Larsa, M. Fitzgerald, Yale University Dissertation, 2002 ^ Larsa Year Names, Marcel Segrist, Andrews University Press, 1990, ISBN 0-943872-54-5 ^ Chronology of the Larsa Dynasty, E.M. Grice , C.E. Keiser, M. Jastrow, AMS Press, 1979, ISBN 0-404-60274-6 Warad-Sin Year Names at CDLI"} {"id": "19872", "contents": "ፕላቶ በጣም ዋና የጥንት ግሪክ ፈላስፋ ነበር፣ የኖረበትም ዘመን ከክርስቶስ ልደት በፊት 427ዓ.ዓ. እስከ 348 ዓ.ዓ. ነበር። የሶቅራጠስ ተማሪና የአሪስጣጣሊስ አስተማሪ ነበር። ፕላቶ ብዙ የፍልስፍና ሃሳቦችን በመጻፍ ይታወቃል። እንዲያውም አልፍሬድ ዋይትሄድ የተሰኘው ዘመናዊ የእንግሊዝ ፈላስፋ ሲናገር \"ከፕላቶ በኋላ የተጻፉ ፍልስፍናወች በሙሉ በፕላቶ ስራ ላይ የተነሱ አስተያየቶች\" ናቸው በማለት የፕላቶን የሃሳብ ስፋትና ጥልቀት አስምሮበታል። የፕላቶ መጽሐፎች የሁለት ሰው ውይይት ቅርጽ ነበራቸው። ሰወች እርስ በርስ ስለ ሃሳቦች እያወሩ፣ አልፎ አልፎም እየተቃወሙ፣ በሚያሳይ ሁኔታ ይቀርቡ ነበር። ስለሆነም የፕላቶን መጻህፍት ለማንበብ ደስ ይላሉ። አብዛኛው የፕላቶ መጽሐፍ ዋና ተናጋሪ ሶቅራጠስ ሲሆን፣ ይህ ተዋናይ ሌሎችን ሰወች ሲጠይቅ፣ ከሚያምኑት ነገር አምክንዮ የሌለውን ክፍል ለማግኘት ሲሞክርና ሰዎቹ በተራቸው በዚህ ምክንያት ሲበሳጩ ያስነብባል። ያሁን ዘመን ተመራማሪወች የፕላቶው ሶቅራጠስ ንግግሮች እውነት የሶቅራጠስ ንግግሮች ይሁን ወይንም ፕላቶ የፈጠረው ገጸ ባህርይ፣ ለመወሰን አዳጋች መሆኑን ይገልጻሉ። ከፕላቶ መጻሕፍት ውስት ሪፐብሊክ የተሰኘው በዋናነት ተጠቃሽ ነው። በዚህ ስራው ሶቅራጠስ ለሰው ልጅ የተስተካከለ አገር ብሎ ያሰበውን ምናባዊ አለም ገልጿል። በዚያውም ታዋቂውን የሶቅራጠስ ዘዴ ተብሎ የሚታወቀን የምርምር ስልት አስተዋውቋል። ከዚህ በተረፈ [[የፕላቶ ህግ|ህጎች| የተሰኘውን መጽሃፍ ይሄው ፈላስፋ ደርሷል። የ ፕላቶ አሰተዋዖኦ ረፕብሊክ ሥነ ውበት ፖለቲካ ሜታፊዚክስ ሥነ ዕውቀት (ኢፒስቲሞሎጅ ) ሥነ ምግባር Lavine, T.Z. (August 1989)."} {"id": "21948", "contents": "ደመና ለዝናብ ድግስ ለሆዳም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ደመና ለዝናብ ድግስ ለሆዳም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21960", "contents": "ደረስሁ ልጅ ፈላሁ ጠጅ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ደረስሁ ልጅ ፈላሁ ጠጅ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21450", "contents": "የዘንድሮውስ ብርድ ቆማጥ ያሳቅፋል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የዘንድሮውስ ብርድ ቆማጥ ያሳቅፋል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "18600", "contents": "ዊሎው ስሚዝ (እንግሊዝኛ: Willow Smith) (የተወለደችው ኦክቶበር 30 እ.አ.አ. 2000) አሜሪካዊ እና የታዋቂው የፊልም ተዋናይ ዊል ስሚዝ እና የባለቤቱ ፒንኬት ስሚዝ ልጅ ስትሆን ገና በልጅነቷ ሙዚቀኛ እና ተዋናይ ለመሆን በቅታለች።"} {"id": "18630", "contents": "ራንጎ (በእንግሊዝኛ: Rango) ከ2011 እ.ኤ.አ. የሆነ የአሜሪካ አኒሜሽን ፊልም ነው።"} {"id": "20022", "contents": "ነገር ወዳጅ ከቤቱ አይሞትም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ከሰው ሲጣላ ውጭ ይቀራል ፣ አይነት አባባል ነው።"} {"id": "20028", "contents": "ታከረሩት ይበጠሳል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ነገርን ላላ አድርጎ መያዝ ይመክራል"} {"id": "20040", "contents": "አጣጣሚ ቅዱስ ሚካኤል ፋሲል ግቢ ውስጥ በስሜን ክፍል ሲገኝ፣ ሰኔ ፲፪ ቀን ፲፯፻፰ ዓመተ ምሕረት ተመርቆ የተከፈተ ቤተ ክርስቲያን ነው። ወደቤተክርስቲያኑ የሚገባው በእልፍኝ በር አድርጎ ነው። ^ Augsto Monti,I castelli di Gondar , Societa Italiana Arti Grafiche Editrice, Rome 1938"} {"id": "22008", "contents": "ዱባ ባገሩ ጋን ያህላል አሉ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዱባ ባገሩ ጋን ያህላል አሉ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22026", "contents": "ዳተኛ በሬ ሀብታም ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዳተኛ በሬ ሀብታም ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22032", "contents": "ዳኛ ሲያዳላ በዳኛ አህያ ሲያጋድል በመጫኛ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዳኛ ሲያዳላ በዳኛ አህያ ሲያጋድል በመጫኛ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22044", "contents": "ዳኛ የወል ምሰሶ የማሃል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዳኛ የወል ምሰሶ የማሃል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "18702", "contents": "ጆ ላንስዴል (እ.አ.አ. 1951) ታዋቂ አሜሪካዊ ደራሲ ነው። በዋናነት እንግሊዝኛ: The Bottoms በተሰኘው ስራው ይታወቃል። ‎የአሜሪካዊ ደራሲያን ዝርዝር (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "22056", "contents": "ዳክዬን ከውሀው ፈረስን ከገለባው የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዳክዬን ከውሀው ፈረስን ከገለባው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20142", "contents": "ትላንት ልጄን ዛሬ እናቴን ምን ይበጃል ዘንድሮ አለ አውራ ዶሮ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22068", "contents": "ድሀ ሲቆጣ እግሩ ይፈናጠራል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ድሀ ሲቆጣ እግሩ ይፈናጠራል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22074", "contents": "ድሀ ቅቤ ወዶ ማን ሊሸከም ነዶ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ድሀ ቅቤ ወዶ ማን ሊሸከም ነዶ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22086", "contents": "ድሀ ቢያስለቅሱ ከስላሴ ይወቀሱ መንግስተ ሰማያትን አይወርሱ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ድሀ ቢያስለቅሱ ከስላሴ ይወቀሱ መንግስተ ሰማያትን አይወርሱ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22356", "contents": "(ይህ ስለ ብሔር ወይም ሕዝብ የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) ደዋሮ የኢትዮጵያ ብሔር ነው።"} {"id": "22362", "contents": ""} {"id": "22374", "contents": "(ይህ ስለ ብሔር ወይም ሕዝብ የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) ከሪሞጆን የኢትዮጵያ ብሔር ነው።"} {"id": "22386", "contents": "አዊ (ጎጃም አገው ምድር) አካባቢ አገውኛ (አዊኛ) ቋንቋ ይነገራል ። አዊ በቀድሞ አጠራሩ ጎጃም አገው ምድር በመሃል ጎጃም ይገኛል። አዊ ምስራቅ እና ምዕራብ ጎጃም ዞኖች መካከል ይገኛል። ኮሶበር (እንጅባራ) በባንጃ ወረዳ የሚገኝ ከተማ ሲሆን የአገው አዊ ዞን አስተዳደር ማዕከል ነው። (ይህ ስለ ብሔር ወይም ሕዝብ የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) አዊ የኢትዮጵያ ብሔር ነው።"} {"id": "22392", "contents": "(ይህ ስለ ብሔር ወይም ሕዝብ የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) ኑያጋቶም የኢትዮጵያ ብሔር ነው።"} {"id": "22218", "contents": "ጅራትና ጉድ በስተኋላ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው። ጅራትና ጉድ በስተኋላ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22410", "contents": "(ይህ ስለ ብሔር ወይም ሕዝብ የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) ሳኦ የኢትዮጵያ ብሔር ነው።"} {"id": "22416", "contents": "(ይህ ስለ ብሔር ወይም ሕዝብ የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) ሙርሌ የኢትዮጵያ ብሔር ነው።"} {"id": "22422", "contents": ""} {"id": "37224", "contents": "ኅልዮት በብዙ ተሞክሮዎች ተፈትነው ሃሰት አለመሆናቸው የተረጋገጡ አመክንዮአዊና ስርአታዊ የሆኑ የትንተናና አንድን ኩነት ወይም ነገር ለመግለጽ/ለማብራራት የሚያገለግሉ ሃሳቦች ስብስብ ነው። ለምሳሌ የቻርልስ ዳርዊን የዝግመተ ለውጥ ኅልዮት ሰዎች እና ጦጣዎች ከአንድ የዘር ግንድ በዝግመተ ለውጥ እንደመጡ ያስረዳል። ይህ የዳርዊን የሃሳብ ስርዓት ኅልዮት ሊባል የቻለው ከሁሉ በፊት ተረችነት ስላለውና እንዲሁም ሃሰት መሆኑ ሲፈተን ሃሰት እንዳልሆነ እስካሁን ስለተረጋገጠ ነው። አንድ ኅልዮት እውነተኛ ኅልዮት ለመባል ተረችነት ያስፈልገዋል። በተረፈ ያ ኅልዮት አንድን ነገር ለማብራራት/ለመግለጽ የሚረዱ የተያያዙ ሃሳቦችን መያዝ ያስፈልገዋል። እነዚህ ሃሳቦች ሊጠረጠሩ ከማይችሉ መሰረታዊ ሃሳቦች የተሰሩ መሆን ይገባቸዋል። ሆኖም ከሚብራርው ሃቅ የተለዩ መሆን አለባቸው። ለምሳሌ ወርቅ ለምን ቢጫ ቀለም እንዳለው ለማብራራት/ለመግለጽ የሚረዳ ጥሩ ኅልዮት \"ሁሉም ሰው ወርቅ ቢጫ እንደሆነ ማየት ይችላል\" ከሚል ሃሳብ መነሳት የለበትም። እሚብራራው ሃቅን እንደ ኅልዮቱ መነሻ መውሰድ አይፈቀድም።"} {"id": "40632", "contents": "2 June በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም ግንቦት 25 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "40644", "contents": "11 June በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም ሰኔ 4 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "37602", "contents": "(ወደፊት ገስግሺ ውድ እናት ኢትዮጵያ) የዜግነት ክብር በኢትዮጵያችን ፀንቶ ታየ ህዝባዊነት ዳር እስከዳር በርቶ ለሰላም ለፍትህ ለህዝቦች ነፃነት በእኩልነት በፍቅር ቆመናል ባንድነት መሰረተ ፅኑ ሰብዕናን ያልሻርን ህዝቦች ነን ለስራ በስራ የኖርን ድንቅ የባህል መድረክ ያኩሪ ቅርስ ባለቤት የተፈጥሮ ፀጋ የጀግና ህዝብ እናት እንጠብቅሻለን አለብን አደራ ኢትዮጵያችን ኑሪ እኛም ባንቺ እንኩራ። በ1984 ዓ.ም፣ ዘመነ ኢህአዴግ ግጥም፦-ደረጀ መላኩ መንገሻ፤ ዜማ፦- ሰሎሞን ሉሉ ምትኩ ኢትዮጵያ ኢትዮጵያ -ኢትዮጵያ ቅደሚ በኅብረተሰባዊነት - አብቢ ለምልሚ! ቃል ኪዳን ገብተዋል - ጀግኖች ልጆችሽ ወንዞች ተራሮችሽ - ድንግል መሬትሽ ለኢትዮጵያ አንድነት - ለነፃነትሽ መስዋዕት ሊሆኑ - ለክብር ለዝናሽ! ተራመጂ ወደፊት - በጥበብ ጎዳና ታጠቂ ለሥራ - ላገር ብልጽግና! የጀግኖች እናት ነሽ - በልጆችሽ ኩሪ ጠላቶችሽ ይጥፉ - ለዘላለም ኑሪ። በ1968 ዓ.ም፣ ዘመነ ደርግ ግጥም፦-በአሰፋ ገብረማርያም ዜማ፦-አቶ ዳንኤል ዮሐንስ (ማርሽ ተፈሪ) ኢትዮጵያ ሆይ ደስ ይበልሽ በአምላክሽ ኃይል በንጉስሽ ተባብረዋልና አርበኞችሽ አይነካም ከቶ ነፃነትሽ ብርቱ ናቸውና ተራሮችሽ አትፈሪም ከጠላቶችሽ። ድል አድራጊው ንጉሣችን ይኑርልን ለክብራችን። በ1919 ዓ.ም፤ ንጉሠ ነገሥት መንግሥት (አጼ ቀደማዊ ኃይለ ሥላሴ) ግጥም፦-በቀኝ ጌታ ዮፍታሄ ንጉሴ ዜማ፦-ኬቮርክ ናልባንዲያን፦"} {"id": "37656", "contents": "እንብሴ ሳር ምድር በምስራቅ ጎጃም ዞን ከሚገኙ ወረዳዎች አንዱ ነው። ከታሪክ አንጻር፣ የእንብሴ ግዛት በ16ኛው ክፍለ ዘመን በተጻፈ መዝገብ ላይ ሰፍሮ ይገኛል የዚህ ወረዳ አስተዳደር ማዕከል መርጡለ ማርያም ሲሆን ዲቦ የተሰኘው ከተማም ታዋቂ ነው። በወረዳው ውስጥ ከሚገኙ ተራሮች አሞኒዎስ እና የከንዳች ተጠቃሽ ናቸው። አባይ ወንዝ በበኩሉ ይህን ወረዳ ከሳይንት ወረዳ(ደቡብ ወሎ) ይለየዋል። በ1994 ዓ.ም. በተደረገ ጥናት፣ የእርሻ መሬቱ በጣም ከመሸርሸሩ፣ ደኑ ከመጨፍጨፉ እና መሬቱ ከመግጠጡ አኳያ ወረዳው የምግብ እጥረት ካለባቸው ወረዳዎች ተርታ እንዲቀመጥ ሆኗል። ^ C.F. Beckingham and G.W.B. Huntingford, Some records of Ethiopia, 1593-1646 (London: Hakluyt Society, 1954), p. 240. ^ Hugo Rämi, \"Fewer surpluses in Gojam and Awi and Severe shortages in lowland areas of Abaye River Gorg \", UN-OCHA Assessment Mission, October 2002 (accessed 23 April 2009) ^ Census 2007 Tables: Amhara Region, Tables 2.1, 2.4, 2.5, 3.1, 3.2 and 3.4. ^ 1994 Population and Housing Census of Ethiopia: Results for Amhara Region, Vol. 1, part 1, Tables 2.1, 2.7, 2.10, 2.13, 2.17, Annex II.2 (accessed 9 April 2009)"} {"id": "40776", "contents": "11 August በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም ነሐሴ 5 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "10266", "contents": "በ-ቃላት እንደሚተረጉመው (ገፅ አንድ ሺ ዘጠኝ)ይህ ማብራርያ ሜዲሲናዊ ክፍለ አካላዊ አናቶሚ ትርጉም ነው ዕምስ፤ (አላ)፡ነ፡ስ፤ የሴት ማኅፀን አፍ፣ አፈ-ማኅፀን፣ የወንድ ዘርን መቀበያ፣ ፦ የልጅ መውለጃና በር። በሰው ላይ አምስት ቀዳዳ አለ። አምስተኛው የቀዳዳ አካል በር ዕምስ ይባላል። በግዕዝ ሐመስ ማለት አምስተኛን ኾነ ማለት ነው ሌላው ደግሞ ታመሰ ማለት ነው። እንዲሁም የሩካቤ አፈፃፀምን ያመለክታል። ወንዱ እንቅስቃሴ በማድረግ የሴቷን የብልት አካል ሁሉ በብልቱ እያሸ እንድትረካ ሲያግዛት ሴቷ ተመቻችታ ከስር በመተኛት የወንዱን እንቅስቃሴ በመከተል መጠነኛ እንቅስቃሴም የምታደርግ ሲሆን ከፍተኛ እርካታን ይሰጣታል"} {"id": "30966", "contents": "[[ስዕል:|thumb|300px| ሁኒ]] ሁኒ የግብጽ የቀድሞ ዘመነ መንግሥት ፈርዖን ነበረ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "37836", "contents": "መገናኛና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር መ/ቤቱ በ2003 ዓ.ም. የተቋቋመ ሲሆን ከዚህ በፊት የኢትዮጵያ ኢንፎርሜሽንና ኮሙኒኬሽን ቴክኖሎጂ ልማት ኤጀንሲን ፣ የኢትዮጵያ ቴሌኮሚኒኬሽን ኤጀንሲን እና ከቀድሞው የትራንስፖርትና መገናኛ ሚኒስቴር የመገናኛ ዘርፉን በማዋሃድ የተመሰረተ ሲሆን በስሩ የኢትዮቴሌኮምን እና የኢትዮጵያ ፖስታ ድርጅትን ያስተዳድራል። የሁሉም ኢትዮጵያዊ ኑሮና ህይወት በመረጃና መገናኛ ቴክኖሎጂ የተደገፈ ሆኖ ማየት፣ መረጃና መገናኛ ቴክኖሎጂን (መመቴክ) በማልማት እና በሁሉም ሥፍራ በስፋት በመጠቀም የህብረተሰቡን ኑሮ ማሻሻልና መረጃና መገናኛ ቴክኖሎጂን ለአገሪቱ እድገት የሚሰጠውን ድጋፍ ማሳደግ፤"} {"id": "31002", "contents": "[[ስዕል:|thumb|300px| ኢሪ-ሆር]] ኢሪ-ሆር የግብጽ የቀድሞ ዘመነ መንግሥት ፈርዖን ነበረ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "10428", "contents": "መራዊ ዮሓንስ ታዋቂ የኢትዮጵያ ዘፋኝ ነበረ። ከዘፈኖቹ መካከል፡ ተለየሽኝ አልማዜ በይ ደህና ሁኝ"} {"id": "31014", "contents": "1 ቡርና-ቡርያሽ ከ1483 እስከ 1473 ዓክልበ. ግድም ድረስ የባቢሎን (ካራንዱኒያሽ) ካሣዊ ንጉሥ ነበረ። «የወቅቶች ሥመራ ዜና መዋዕል» (ABC 21) በተባለው ጽላት ይጠቀሳል፦ «የአሦር ንጉሥ ፑዙር-አሹር (1499-1476 ዓክልበ. ገደማ) ና የካርዱኒያሽ (የካሣውያን ባቢሎን ግዛት) ንጉሥ ቡርና-ቡርያሽ መሓላ ገብተው ይህኑንም ድንበር ወስነው ተስማሙ።» የቡርና-ቡርያሽ ተከታይ 3 ካሽቲሊያሽ ልጁ ነበር። ሌላው ልጁ ኡላም-ቡርያሽ ከነርሱም ተከተላቸው። ስሙ «ኡላም-ቡርያሽ የቡርና-ቡርያሽ ልጅ» በሚሉ አንዳንድ ቅርሶች ላይ ተገኝቷል። ባለፈውም ቅርብ ጊዘ ውስጥ (2005 ዓም ግድም) ለሌላ ልጁ «ካሽቲሊያሽ የቡርና-ቡርያሽ ልጅ፣ የአጉምም ልጅ ልጅ» የሚል ጽላት ተገኝቷል። ከዚህ 2 አጉም የቡርና-ቡርያሽ አባት ይመስላል።"} {"id": "31038", "contents": "2 አሹር-ናዲን-አሔ ከ1402 እስከ 1392 ዓክልበ. ድረስ ያሕል የአሦር ንጉሥ ነበረ። ለ10 አመታት እንደ ገዛ በአሦር ነገሥታት ዝርዝር ላይ ተመዘገበ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "22716", "contents": "ኣጆ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።"} {"id": "41118", "contents": "4 October በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) በዘመነ ማቴዎስ፣ በዘመነ ማርቆስና በዘመነ ሉቃስ መስከረም 24 ቀን ማለት ነው። በዘመነ ዮሐንስ ግን (ዘመነ ሉቃስ የሥግር ዓመት በመሆኑ) መስከረም 23 ቀን ላይ ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "10500", "contents": "ሙሉዓለም እጅጉ የምድር ጦርና የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ተጫዋቾች የነበረ ነው።"} {"id": "22728", "contents": "እንሶስላ (Impatiens tinctoria) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው። እንደ ሂና ይጠቀማል።"} {"id": "22734", "contents": "እንጭብር ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ሓረጋዊ ተክል ነው። በቆላና በወይናደጋ በብዛት ይገኛል። ሥሩ ዋጋ ያለ ጥቁር ንክር ቀለም የሚሰጥ ነው። የተፈሉ ቅጠሎቹ ጉንፋንን ለማከም ይጠቀማሉ። እንዲሁም ሥሩ ተድቅቆ በቅቤ ተፈልቶ ለመሳል ይሰጣል። ^ አማረ ጌታሁን - SOME COMMON MEDICINAL AND POISONOUS PLANTS USED IN ETHIOPIAN FOLK MEDICINE March 1976 እ.ኤ.አ. ^ በደብረ ሊባኖስ ዙሪያ ያለው ሕዝብ መድሃኒታዊ እጾች እውቀናና ጥቅም 1998 ዓም ከጥላሁን ተክለሃይማኖት፣ ሚሩጸ ጊዳይ፣ ግርማይ መድኅን፣ ያለም መኮነን፣ አዲስ አበባ ዩኒቬርሲቴ፣ አክሊሉ ለማ ተቋም ^ የፍቼ፣ ኦሮሚያ ባህላዊ መድሃኒት ጥናት 2006 ዓም ከዓቢዩ እኒየው እና ሌሎች፣ ጎንደርና አዲስ አበባ ኡኒቨርሲቲዎች ሥነ ፍጥረት ኮሌጆች"} {"id": "41184", "contents": "30 October በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) በዘመነ ማቴዎስ፣ በዘመነ ማርቆስና በዘመነ ሉቃስ ጥቅምት 20 ቀን ማለት ነው። በዘመነ ዮሐንስ ግን (ዘመነ ሉቃስ የሥግር ዓመት በመሆኑ) ጥቅምት 19 ቀን ላይ ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "33564", "contents": "ቻርለስ ኢዘንበርግ, (እ.ኤ.አ. መስከረም 5, 1806 ስቱትጋርት -- ጥቅምት 10, 1864) የአንግሊካን ቤተክርስቲያን ቄስ የነበረና ባለፈው ዘመኑ የቆርቆሮ ብረት አንጥረኛ የነበር ሰው ነው። ቄስ በነበረበት ዘመኑ ወደ ኢትዮጵያ እና ህንድ የተላከ ሚሲዮናዊ ሲሆን ይሄውም (እ.ኤ.አ) ከ1832-1864 መሆኑ ነው። ኢዘንበርግ፣ ከ'34-38 በአድዋ ትግራይ የኖረ ሲሆን ከአካባቢው ቀሳውስት ጋር መግባባት ስላላሰየ ሊባረር በቅቷል። በሚቀጥለው አመት፣ 1839፣ በሸዋው ንጉስ ሣህለ ሥላሴ ግብዣ እርሱና ሌሎች ሁለት ሚስዮኖች ሸዋ ሄዱ። ከ4 ወር ቆይታ በኋላ ኢዘንበርግ ወደ ለንደን እንግሊዝ ተመልሶ ሄደ። በለንደን ቆይታው ብዙ መጻህፍትን በአማርኛ ና ሌሎች የኢትዮጵያ ቋንቋዎች አሳትሟል። እነርሱም አፋርኛ፣ኦሮምኛ (ከሉድቪግ ክራፍ የተወሰደ) እና አማርኛ መዝገበ ቃላት (1840-42)፣ የአማርኛ ሰዋሰው፣ የቤተክርስቲያን ታሪክ፣ ጂዎግራፊ፣ እና የዓለም ታሪክን ያቅፋሉ። ኢዘንበርግ በ1842 እንደገና ወደ ሸዋ ለመመለስ ሞክሮ ነበር፤ ሆኖም ግን ፍቃድ ስለተከለከለ ወደ ትግራይ በማምራት በዚያ እስከ 1843 ተቀመጠ። ደጃዝማች ውቤ በዚሁ አመት ከትግራይ ስለአባረሩት ወደ ለንደን አመራ። በ1844 የአቡ ሩሚን የቆየ አማርኛ መጽሓፍ ቅዱስ ትርጓሜ በማረም ከክራፕፍ ጋር አሳተሙ። በዚያው አመት አራቱን ወንጌሎች በትግርኛ ቋንቋ ሊያሳትም በቃ። ይህ የትግርኛ መጽሀፍ ቅዱስ በበርሊን፣ ጀርመን ይገኛል። ^ H. Gundert Biography of the Rev."} {"id": "33678", "contents": "ፈርስ ለበሰ በአማርኛ ፈሊጣዊ አነጋገር የሆነ ዘይቤ ነው። አንድ ሺህ በሬ አረደ።"} {"id": "33738", "contents": "ጉዳይ ተኳሽ በአማርኛ ፈሊጣዊ አነጋገር የሆነ ዘይቤ ነው። ጉዳይ አስፈጻሚ አየለ ጉዳይ ተኳሽ ስለሆነ ሁሉም ሰው ስራ ለሱ ይሰጣል።"} {"id": "41262", "contents": "ሉጋላንዳ (ሉጋል-አንዳ) ከ2109 እስከ 2102 ዓክልበ. ግድም የላጋሽ ከተማ ገዢ (ኤንሲ) በሱመር ነበር። ኤነታርዚን ተከተለው፣ እስከ 2107 ዓክልበ ድረስ ለአዳብ ንጉሥ ሉጋል-አኔ-ሙንዱ መንግሥት ተገዥ እንደ ነበር ይመስላል። የሉጋላንዳ አባት የላጋሽ ቄሳውንት አለቃ ሆኖ ልጁን ሉጋላንዳን ለኤንሲ-ነቱን እንደሾመው ይመስላል። እንደ ቀዳሚው ኤነታርዚ፥ ሉጋላንዳ ከቄሳውንት ወገን የሆነ ከባድ ገዢ ነበር። እርሱና ንግሥቱ ባራናምታራ በላጋሽ ካለው መሬት አብዛኛውን የግል ርስታቸውን አደረጉ። በቅንጦት እየተቀመጡ ሕዝባቸውንም በቀረጥ ብዛት እያሸከሙ እያደሃዩም በመዝገቦቹ ዘንድ እንደ ጭቆና ዘመን ይታወሳል። ባራናምታራ እራስዋ ከፍተኛ አምባገነን ስትሆን ከሉጋል-አኔ-ሙንዱ ንግሥት ጋር ንግድ እንዳካሄደች ታውቅል። ከዚህ ዘመን ብዙ መቶ ሰነዶች ከነዓመቶች ቁጥር (እስከ «ሉጋላንዳ 7ኛው ዘመነ መንግሥት» ድረስ) ይታወቃሉ። ስለዚህ ሉጋላንዳ ከ7 ዓመታት በላይ እንደ ነገሠ አይመስልም። በመጨረሻ የላጋሽ ሕዝብ ተቸግረው በአብዮት ተነሡና መንፈቅለ መንግሥት ወጣ። የላጋሽ አዲስ ንጉሥ ኡሩካጊና ብዙ ማሻሻያና ለውጦች አገባ፣ ባወጣውም ሕገ መንግሥት የደሆቹን መብቶች አስጠበቀ። ^ ከሉጋላንዳ ዘመን የታወቁት ጽላቶች (እንግሊዝኛ)"} {"id": "33990", "contents": "ነፋስ መውጫ በደቡብ ጎንደር የሚገኝ፣ የላይ ጋይንት ወረዳ ዋና ከተማ ነው። ከደብረ ታቦር ወደ ወልደያ በሚጓዘው መንገድ ላይ በመገኘቱ፣ እንዲሁም በአካባቢው በሚገኙት ጥንታዊ ገዳሞች ጋይንት ቤተልሔም እና ውቅሮ መድሃኒ አለም ታዋቂነትን ያገኛል። በ1612 ዓ.ም. ዓፄ ሱሰኒዮስ በጠላታቸው ዮናኤል ላይ ዘመቻ ሲያካሂዱ እዚህ ከተማ ለጊዜው እረፍት እንዳደረጉ ዜና መዋዕላቸው ያትታል ። ከ150 አመት በኋላ ወደዚህ አከባቢ የተጓዘው ስኮትላንዳዊው ሐኪም ያዕቆብ ነፋስ መውጫ የድሮው በጌምድር ግዛት ደቡባዊ ምስራቅ ጠርዝ እንደሆነ ዘግቦት ይገኛል ። በዓፄ ኢዮአስ የግዛት ዘመን መገባደጃ የአጠቃላይ በጌምድር አስተዳዳሪ የነበረው የማሪያም ባሪያው ቤቱን ነፋስ መውጫ አካባቢ ሰርቶ ይኖር እንደነበር ብሩስ ይተርካል። ሆኖም በንጉሱ አጎት፣ ደጅአዝማች ብርሌ ቆስቋሽነት በተነሳ ጦርነት የማርያም ባሪያው ደጃማች ብርሌን እንደገደለው ይጠቀሳል። በዚህ ምክንያት የንጉሱ ሠራዊት፣ የራስ ሥዑል ሚካኤል እና ወረኛ ፋሲል ጦር አንድ ላይ በመሆን የማርያም ባሪያውን ነፋስ መውጫ ላይ እንደወጉት፣ በኋላም የማርያም ባሪያው ስለቆሰለ ወደ ወሎ እንደሸሸ፣ የወሎ ኦሮሞ አባላት ይዘው ለንጉሱ እንዳስረከቡት እና በኋላም እንደተገደለ ብሩስ ይዘረዝራል። በ1940ዎቹ ከደብረታቦር ወደ ምስራቅ የተዘረጋው የስልክ መስመር እዚህ ከተማ ያቆም ነበር። በ1956ዓ.ም.፣ ነፋስ መውጫ፣ የጋይንት አውራጃ ዋና ከተማ ነበር። በ1960 ዓ.ም. የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤቱ 231 ወንዶችና 132 ሴት ተማሪዎች 9 አስተማሪዎች፣ እንዲሁም መካከለኛ ደረጃ ትምህርትቤት ውስጥ የሚማሩ 64 ወንዶች፣ 13 ሴቶችና ሁለት ኢትዮጵያዊ አስተማሪዎች ነበሩት። ጥር 5፣ 1982 ዓ.ም. ከተማው በደርግ የጦር አውሮፕላኖች ተደብድቦ 23 ግለሰቦች ተገደሉ። ^ የአጼ ሱሰንዮስ ዜና መዋዕል ^ G.W.B. Huntingford, The historical geography of Ethiopia from the first century AD to 1704, (Oxford University Press: 1989), p. 174 ^ በኢንተርኔት ^ Bruce, Travels, vol. 4 pp."} {"id": "38670", "contents": "ቋሪት በአማራ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው። የቱሪስት መስህቦች 1. ሰቆጣ መሶብ በቋሪት ወረዳ በገነት አቦ ቀበሌ ከክልል 261፣ ከዞን 85፣ ከገ/ማርያም 28 ከሎ ሜትር ርቀት ላይ በስተደቡብ ምዕራብ አቅጣጫ ትገኛለች ፡፡ መስህቧ ዋሻ መሰል ስትሆን የመግቢያ በሯ ጠባብ ስለሆነ የፈለጉትን ገብቶ ለማየት አዳጋች ነው፡፡ ከገቡ በኋላ ግን ክረምትና በጋ የማይፈስ እና የማይጐድለውን ባህር እየተመለከቱ የዉስጥ ክፍሉን ሲረግጡት እንደከበሮ በሚጮኸው የአለት ድምፅ እየተዝናኑ ጊዜያቸውን ያሳልፋሉ ፡፡ ህፃናትም በዚህ ከበሮ መሰል ድምፅ ለመዝናናት ሲሉ አሁን ድረስ እየገቡ ይጫወቱበታል ይዝናኑበታል፡፡ ይህ መስህብ ሰፊ ምርምር የሚጠይቅ በመሆኑ የማልማት ሀላፊነቱ የሁላችን ነው እንላለን፡፡ አሁን የመስህብነት አገልግሎት እየሰጠ ይገኛል፡፡ በጋና ክረምት ወደ ቦታው የሚያስሄድ የትራንስፖርት አገልግሎት ይሰጥበታል፡፡ መስህቡን እንዲጎበኝ የሚያደርገዉ ልዩ ባህሪ ተፈጥሯዊ ዉበቱ ነው፡፡ በአቅራቢያው “ገነት አቦ” የምትባል ሞቅ ያለች ታዳጊ የገጠር ከተማ በመኖሯ ስራው አስቸጋሪ አይሆንም፡፡ መስህቡ ተፈጥሯዊ ነዉ፡፡ስያሜው ካለው ውበት የተነሳ ሲሆን የሰቆጣ መሶብ አለላ ነው እፊያው፣ አይኔ ዙሮ ዙሮ ካነተ ነው ማረፊያው ፡፡ እየተባለ ሲዘፈን ስለነበር ነው፡፡ 2. የሀረገወይን ዋሻ 3. የንጉስ ላሊበላ ጅምር ህንጻ 4. የ ግራኝ አህመድ ትክል ድንጋይ 5. የ ጨጎዴ ሃና የቅኔ ትምህርት ቤት ...... ምንጭ:ባህልና ቱሪዝም ጽ/ቤት"} {"id": "31182", "contents": "ጃንግፕየውንግ በኮሪያ የነገሠ ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31194", "contents": "ጎቡል በኮሪያ የነገሠ ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31206", "contents": "'ሉጋይድ ሪያብ ንዴርግ የ አየርላንድ ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "34566", "contents": "እንጦስ ደሴት፣ ጣና ሐይቅ ውስጥ የሚገኝ ደሴት ሲሆን በውስጡ እንጦስ እየሱስ ቤ/ክርስቲያንን አቅፎ ይገኛል።"} {"id": "38688", "contents": "አንጎላላ ጠራና አሳግርት በአማራ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "31230", "contents": "ሪናል (ወይም ሪንዳይል፣ ርዮናል) በአየርላንድ ልማዳዊ አፈ ታሪክ ዘንድ ከፊር ቦልግ የአየርላንድ ከፍተኛ ንጉሥ ነበር። ሪናል የጌናን ማክ ዴላ ልጅ ነበር። የስታርን ልጅ ፍያካ ኬንፊናን አይርላንድን ለ፭ ዓመታት ገዝቶ በጌናን ልጅ ሪናል ዕጅ ወድቆ ተገልብጦ ሪናል የዛኔ ከፍተኛ ንጉሥነቱን ያዘበት። አብዛኛው ምንጮች ሪናል ለ፮ አመት ገዛ ሲሉ፣ ከሁሉ ቀድሞ የተቀነባበረው የላውድ አቆጣጠሮች ግን ፭ አመት ይሰጠዋል። ሪናል ከገዛ በኋላ በፈንታው በሴንጋን ማክ ዴላ ልጅ በፎድብገን እጅ ወድቆ ተገለበጠ። ሌቦር ገባላ ኤረን («የአይርላንድ ወረራዎች መጽሐፍ»፣ 1100 ዓ.ም. ግድም) እንዳለ ከሪናል ዘመን አስቀድሞ በአይርላንድ የጦሮች ጫፎች ነጥብ አልነበራቸውም፤ እንጨት ብቻ (በትሮች) ነበሩ።"} {"id": "31236", "contents": "ሲርና ሳይግላኽ በአይርላንድ አፈ ታሪክ ከ790 እስከ 769 ዓክልበ. ግድም ድረስ የአየርላንድ ከፍተኛ ነጉሥ ነበር። አብዛኛው የአይርላንድ ታሪኮች እንዳሉት የሲርና ዘመን ለ21 ዓመታት ቆየ። የላውድ አቆጣጠሮች (1014 ዓም ተቀነባብሮ) እና የድሮ አቆጣጠር በመከተል፣ ይህ ከ790 እስከ 769 ዓክልበ. ድረስ ይሆናል። (በኋላ የታዩት ታሪኮች ግን ከዚያ በፊት ያደርጉታል፤ የአራት ሊቃውንት ዜና መዋዕል ደግሞ የ150 ዓመት ዘመን 1189-1039 ዓክልበ. ሰጥቶታል።) (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "38706", "contents": "ደምቢያ (ወረዳ) በአማራ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "34782", "contents": ""} {"id": "34836", "contents": "ደብረ ማርያም ቆረቆር ከአለት የተፈለፈለ ቤተክርስቲያን ሲሆን በቆረቆር ተራራ፣ ገረአልታ፣ ሐውዜን ወረዳ የሚገኝ ሲሆን ለምጋብ ከተማ በጣም ይቀርባል። አባ ዳንኤል ዘገረአልታ (አባ ዘካርያስ) የማርያም ቆርቆርን ሥርዓተ ገዳም በ13ኛው ክፍለ ዘመን እንደመሰረቱት ታሪክ አጥኝው አይስማን ይጠቅሳል። የገዳሙን ምስረታ ከቤተክርስቲያኑ መታነጽ በኋላ ነው የሚለውን ባለመቀበል የገዳሙን ምስረታ እና መታነጽ ባንድ ዘመን ውስጥ እንደሆነ መላ ምት ያቀርባል። የአባ ዳንኤል የወንድማቸው ልጅ የሆነው ዮስጣቴዎስ ከርሳቸው ጋር በዚሁ ደብር ለመኖር በ1272 ዓ.ም. እንደመጣ ታሪክ ያትታል። ደብረ ማርያም ቆረቆር፣ ከዚሁ ዘመን የሚመነጩ የግድግዳ ላይ ምስላትን እስካሁን ድረስ ጠብቆ በማቆየቱም ይታወቃል። http://www.panoramio.com/map/#lt=13.930152&ln=39.360752&z=4&k=2 ^ Marilyn Eiseman Heldman, The Marian icons of the painter Frē Ṣeyon: a study of fifteenth-century Ethiopian art, patronage, and spirituality , Otto Harrassowitz Verlag, 1994(97) ኢንተርኔት ^ Gianfranco Ficcadori, \"Ewosṭatewos\" in Siegbert von Uhlig, Encyclopaedia Aethiopica: D-Ha (Wiesbaden: Harrassowitz Verlag, 2005), p.469."} {"id": "35064", "contents": "ክኖሦስ በጥንታዊ ክሬታ (አሁን የግሪክ ደሴት) የተገኘ ከተማና አሁን በሥነ ቅርስ የጥንታዊ ቤተ መንግሥት ፍርስራሽ ነው።"} {"id": "35118", "contents": "ስቶከራው (ጀርመንኛ፦ Stockerau) የኦስትሪያ ከተማ ነው።"} {"id": "35142", "contents": "ብሬገንጽ (ጀርመንኛ፦ Bregenz) የኦስትሪያ ከተማ ነው።"} {"id": "38808", "contents": "መይሶ፣ ኦሮሚያ(ወረዳ) በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው። {{አቀማመጥ |align=center መይሶ፣ ኦሮሚያ(ወረዳ) በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "38814", "contents": "ሞያሌ፣ ኦሮሚያ(ወረዳ) በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው። {{አቀማመጥ |align=center ሞያሌ፣ ኦሮሚያ(ወረዳ) በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "11508", "contents": "ጅሩ የሚባለው የአማርኛ ቋንቋ ተናጋሪ ሕዝቦች የሚኖሩበት በሰሜን ሸዋ ዞን የሚገኝ አካባቢ ሲሆን በዚሁ ዞን ሁለት ወረዳዎች እና አራት አነስተኛ ከተሞች አሉት። እነሱም እንሳሮና ዋዩ እና ሞረትና ጅሩ ወረዳ ይባላሉ። ጅሩ ከ1680 በፊት \"ሸዋ ሜዳ\" በመባል ይታወቃል።ጅሩ የሚለውን ስያሜ ያገኘው በኦሮሞ ወረራ ወቅት ስሙን በመቀየር ነበር። ጅሩን ብቻ ሳይሆን ነባር አማራዎችን በማፈናቀል ለሎች የውረሯቸው ቦታዎችም በኦሮሞኛ ስም ተቀይረዋል።በኋላም አማራ መልሶ በ1830 ዓ.ም እርስቱን ሲያስመልስ የቀድሞ የአማርኛ ስሙን ሳይቀይሩ በአዲሱ በተቀየረው ሰም መጠቀም መጀመራቸው በዚህ ጊዜ ስህተት ተፈፀመ።ብዙ አካባባቢዎች በተለይ ደጋማ አካባቢዎች በኦሮሞ አባ ገዳ ስረዓት የሰየሟቸው የኦሮሞ የጎሳ ስም በብዛት ይጠራሉ። ለምሳሌ አልባሳ፣ማንጉዶ፣ጣጢሳ፣በጣሶ፣ጫሶ፣ቦሎ፣ቀርሳ፣የመሳሰሉት የኦሮሞ የጎሳ ስም ናቸው።በሙሉ የተቀየሩት አማራ ከግራኝ ጋር ጦርነት ላይ በነበረበት ወቅት የግራኝ ወረራን ተከትለው በመጡ ዳግም ወረራ የተቀየሩ ናቸው።በሲያደብር ወረዳም በተመሳሳይ ያለ ችግር ሲሆን አብዛኛው በኦሮሞ የጎሳ ስም የሚጠሩ ናቸው። ለምሳሌ ኤጀርሳ ቁበቲ፣ዳዎ ኮምቤልቻ፣አርጎ ወርዮ፣አባያ፣ሮሜ፣ጋመኛ፣መናላፍቶ፣ወሌ፣ርቅቻ ወዘተ የተቀየሩት የግራኝ ወረራን ተከትሎ በመጡት የኦሮሞ ዳግም ወረራ ወቅት እንጂ የቀድሞ ስማቸው አማርኛ ነበር።ይህ ደግሞ ማረጋገጫው አማራ ከግራኝ ወረራ ለመዳን ወደ ቆላ አማራ አካባቢ መሽጎ ነበር ።በወቅቱ ግራኝም ቆላ አካባቢ ወርዶ አማራን ለመውጋት ስላልቻለ ቆላማ አካባቢዎች አልደረስም አማራ እንደያዛቸው ነው።ለምሳሌ ያህል ጎዘጎዛ፣አጥነት፣ታቦት ዋሻ ፣ጎተት ቆላ ፣ላም ዋሻ ፣ላም ገኖ፣አርስ አምባ፣ሞረት፣አመድ ዋሻ፣ ወዘተ አማርኛ ስሞች ናቸው። እንሳሮ እና ዋዩ ወረዳ ዋና ከተማው ደነባ ይባላል። ደነባ ከአዲስ አበባ በ175 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ ስትገኝ ከደብረ ብርሃን 45 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ ትገኛለች። በዚሁ ወረዳ ለሚ የምትባል አነስትኛ ከተማ አለች። ሞረት እና ጅሩ ወረዳ ዋና ከተማው እነዋሪ ይባላል። እነዋሪ ከአዲስ አበባ በ196 ኪሎ ሜትር ሲርቅ ከደብረብርሀን 66 ኪሎ ሜትር ከደነባ 21 ኪሎ ሜትር ርቀት የሚገኝ ሲሆን በዚሁ ወረዳ ጅሁር የምትባል ትንሽ ከተማ አለች። ጅሩ የሚባለው ዞን ከሰሜን መንዝ ፣ ከምስራቅ ተጉለት ፣ ከምእራብ ሰላሌ ፍቼ ፣ ከደቡብ ፣ የኦሮሞ ዞን መንዲዳ ፣ ያዋስኑታል። ይህ ዞን በባህላዊ አስትራረስ ከ200 አመት በላይ በማስቆጠር በዩኔስኮ ተመዝግቧል። በአጠቃላይ ጅሩ የሚባለው በእርሻ እና በከብት ማድለብ ከሚታወቁት ክልሎች አንዱ ነው። ጅሩ የኢትዮጵያ ብሔር ነው።"} {"id": "42234", "contents": "Play media የውሃ ኡደት ማለት በሰማይ፣ በምድር ላይ እና ከምድር በታች ያለው የማያቋርጥ የውሃ እንቅስቃሴ ማለት ነው። ውሃ እየተነነ፣ እየጤዘ፣ እየዘነበ፣ እና ከምድር ውስጥ እየሰረገ ከአንድ ክፍል ወደ ሌላው ይዘዋወራል። በሚዘዋወርበትም ጊዜ ከፈሳሽነት ወደ በረዶ እና ጋዝ ይለዋወጣል። በዚህም መልክ ውሃ ሲዘዋወር ውሃው ይጣራል፣ ጨው አልባ ይሆናል፣ የተለያዩ ንጥረ ነገሮችንም ከተለያዩ የዓለም ክፍሎች ያመላልሳል። በተጨማሪም ድንጋይን በመሸርሸር እና አፈርና አሸዋ በማዝቀጥ የዓለምን መልክዓ ምድር ይለውጣል። የውሃ ኡደት ኃይል /energy/ መለዋወጥን ያካትታል። ይህም የሙቀት ልክ ከፍና ዝቅ እንዲል ያደርጋል። ለምሳሌ፦ ውሃ ሲተን ኃይል ስለሚወስድ አካባቢውን ያበርዳል። (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "42414", "contents": "ወይዘሮ የሺመቤት የልዑል ራስ መኮንን ባለቤት እና የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ እናት ነበሩ። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) የሺመቤት አሊ ጋምጩ ማናቸው?"} {"id": "14027", "contents": "አዝማሪ የኢትዮጵያ ባህላዊ ዘፋኝ ሲሆን ብዙ ጊዜ በማሲንቆ እየታጀበ ዘፈን ያቀርባል። አልፎ አልፎም ዋሽንት፣ ክራር ፣ ከበሮ እና አታሞ ያጅበዋል። አዝማሪ ቋንቋ (ይህ ባሕል ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "11457", "contents": "ገብስ (ሮማይስጥ፦ Hordeum vulgare) የእህል አይነት ነው። እንዲሁም እህሉ ከዘሮቹ የመጣው የሣር ተክል አይነት ነው። ከጥንት ጀምሮ ለሰዎች ምግብና ለእንስሶች መኖ ይጠቅማል፤ ከዚህም በላይ ብቅል በማድረግ ቢራና ሌላ መጠት ለመሥራት ይጠቀማል። ከእህሉም የወጣው ዱቄት እንደ ዳቦ ሊሠራ ይችላል። ይህ እህል ለዕድሜ እጅግ ጤነኛ ምግብ መሆኑ ይታወቃል። የገብስ ዱቄት በውሃ ለሆድ ቁስል (አልሰር) ይበላል። ^ የፍቼ፣ ኦሮሚያ ባህላዊ መድሃኒት ጥናት 2006 ዓም ከዓቢዩ እኒየው እና ሌሎች፣ ጎንደርና አዲስ አበባ ኡኒቨርሲቲዎች ሥነ ፍጥረት ኮሌጆች"} {"id": "4642", "contents": "1 January 1841 - 9 September 1841 እ.ኤ.ኣ. = 1833 ዓ.ም. 10 September 1841 - 31 December 1841 እ.ኤ.ኣ. = 1834 ዓ.ም."} {"id": "4658", "contents": "1 January 1833 - 9 September 1833 እ.ኤ.ኣ. = 1825 ዓ.ም. 10 September 1833 - 31 December 1833 እ.ኤ.ኣ. = 1826 ዓ.ም."} {"id": "5179", "contents": "1 January 1573 - 7 September 1573 እ.ኤ.ኣ. = 1565 ዓ.ም. 8 September 1573 - 31 December 1573 እ.ኤ.ኣ. = 1566 ዓ.ም."} {"id": "4819", "contents": "1 January 1753 - 8 September 1753 እ.ኤ.ኣ. = 1745 ዓ.ም. 9 September 1753 - 31 December 1753 እ.ኤ.ኣ. = 1746 ዓ.ም."} {"id": "46916", "contents": "አንትወርፕ (ሆላንድኛ፦ Antwerpen /አንትወርፕን/፤ ፈረንሳይኛ፦ Anvers /አንቬ/) የቤልጅግ ከተማ ሲሆን የኗሪዎቹ ቁጥር 517,042 ነው። እነዚህ የሆላንድኛ ተነጋሪዎች ናቸው።"} {"id": "44428", "contents": "ዮሐን ቮልፍጋንግ ቮን ግውተ (Johann Wolfgang von Goethe፣ ኦገስት 28, 1749 - ማርች 22, 1832 እ.ኤ.አ.) ጀርመናዊ ጻህፊና ፈላስፋ ነበር።"} {"id": "11739", "contents": "እንዳልካቸው መኮንን የኢትዮጵያ ፖለቲካ ሰው ነበሩ። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "2347", "contents": "ለአለም ጽሕፈቶች ወላጅ ሆነው የሚታስቡ 2 ተመሳሳይ ጽሕፈቶች ተገኝተዋል፣ እነሱም «ጥንታዊ የሲና ጽሕፈት»ና «የዋዲ ኤል ሖል ጽሕፈት» ይባላሉ። «ዋዲ ኤል ሖል» በ1999 እ.ኤ.አ. በግብፅ ተገኝቶ ዕድሜው ከክ.በ. 1800 ዓመት የሚገመት ሲሆን፣ የጥንታዊ ሲና ጽሕፈት በ1904 እ.ኤ.ኣ. በደብረ ሲና በኩል ተገኝቶ ከክ.በ. 1500 ዓመት የተጻፈ ይታመናል። ከሲና ልሣነ ምድር በላይ አሁን ለዚህ ጽሕፈት በርካታ ምሳሌዎች በከነዓን (የዛሬው እስራኤል) ደግሞ ተገኝተዋል። በተለይ የሚታወቀው ደብረ ሲና አጠገብ ካለ አረንጓዴ ፈርጥ ማዕድን ቦታ ነው። ነገር ግን አሁን ከተገኘ ከ100 አመት በኋላ የቋንቋ ሊቃውንት ስለ ተቀረጹት ቃላት ትርጉም በሙሉ እርግጠኛ አይደሉም። ይህ ጽሕፈት በግብጽ ውስጥ ተግኝቶ በሴማዊ ሠራተኞች እንደ ተቀረጸ ይታሰባል። የፊደሎቹ ቅርጽ ከግብጽኛ ስዕል ጽሕፈት (ሀይሮግሊፍ) ጋር ተመሳሳይ ነው። እንዲሁም ከጥንታዊ የሲና ጽሕፈት ጋርም ይመሳሰላል። ስለዚህ ሰራተኞቹ ስእሎቹን ተበድረው ከቋንቋቸው ጋር የሚስማማ ድምጽ እንደሰጡት ይታመናል። ለምሳሌ በጥንታዊ ግብጽኛ ቋንቋ እባብ ማለት «ጀት» ነበር። ስለዚህ በግብጽ ጽሕፈት «ጀ»ን ለማመልከት የእባብ ስዐል ጠቀመ። ነገር ግን በግብጽ ለኖሩት ሴማዊ ሰራተኞችና አገልጋዮች በቋንቋቸው የእባብ ስም በ «ነ» ስለሚጀምር የእባብ ምልክት ከ«ጀ» ወደ «ነ» ተቀየረ። እንዲሁም ውሃ በግብጽኛ «ነት» ስለነበር የውሃ ምልክት በድምጹ «ነ» ለመጻፍ ስራ ላይ ይውል ነበር። ደግሞ ለሴማውያን የውሀ ስም በ «መ» ስለሚጀምር (ማይ) የውሀ ምልክት በጽህፈታቸው «ነ» ሳይሆን «መ» እንዲሆን ተደረገ።"} {"id": "6739", "contents": "1 January 804 - 1 September 804 እ.ኤ.ኣ. = 796 ዓ.ም. 2 September 804 - 31 December 804 እ.ኤ.ኣ. = 797 ዓ.ም."} {"id": "6627", "contents": "1 January 860 - 1 September 860 እ.ኤ.ኣ. = 852 ዓ.ም. 2 September 860 - 31 December 860 እ.ኤ.ኣ. = 853 ዓ.ም."} {"id": "6562", "contents": "1 January 891 - 2 September 891 እ.ኤ.ኣ. = 883 ዓ.ም. 3 September 891 - 31 December 891 እ.ኤ.ኣ. = 884 ዓ.ም."} {"id": "5835", "contents": "1 January 1249 - 4 September 1249 እ.ኤ.ኣ. = 1241 ዓ.ም. 5 September 1249 - 31 December 1249 እ.ኤ.ኣ. = 1242 ዓ.ም."} {"id": "5971", "contents": "1 January 1181 - 4 September 1181 እ.ኤ.ኣ. = 1173 ዓ.ም. 5 September 1181 - 31 December 1181 እ.ኤ.ኣ. = 1174 ዓ.ም."} {"id": "6195", "contents": "1 January 1069 - 3 September 1069 እ.ኤ.ኣ. = 1061 ዓ.ም. 4 September 1069 - 31 December 1069 እ.ኤ.ኣ. = 1062 ዓ.ም."} {"id": "6699", "contents": "1 January 824 - 1 September 824 እ.ኤ.ኣ. = 816 ዓ.ም. 2 September 824 - 31 December 824 እ.ኤ.ኣ. = 817 ዓ.ም."} {"id": "6274", "contents": "1 January 1032 - 3 September 1032 እ.ኤ.ኣ. = 1024 ዓ.ም. 4 September 1032 - 31 December 1032 እ.ኤ.ኣ. = 1025 ዓ.ም."} {"id": "7530", "contents": "1 January 413 - 29 August 413 እ.ኤ.ኣ. = 405 ዓ.ም. 30 August 413 - 31 December 413 እ.ኤ.ኣ. = 406 ዓ.ም."} {"id": "7538", "contents": "1 January 409 - 29 August 409 እ.ኤ.ኣ. = 401 ዓ.ም. 30 August 409 - 31 December 409 እ.ኤ.ኣ. = 402 ዓ.ም."} {"id": "7266", "contents": "1 January 545 - 30 August 545 እ.ኤ.ኣ. = 537 ዓ.ም. 31 August 545 - 31 December 545 እ.ኤ.ኣ. = 538 ዓ.ም."} {"id": "7570", "contents": "ፒድሞንትኛ (Piemontèis) በስሜን ጣልያ የሚናገር የጣልኛ ቀበሌኛ ወይም ዘመድ ነው። በስሜን ጣልያ ውስጥ ምናልባት የሕዝቡ ግማሽ (2 ሚሊዮን) ይችሉታል። (ይህ ቋንቋ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) የፒድሞንትኛ ውክፔዲያ አለ!"} {"id": "7282", "contents": "1 January 537 - 30 August 537 እ.ኤ.ኣ. = 529 ዓ.ም. 31 August 537 - 31 December 537 እ.ኤ.ኣ. = 530 ዓ.ም."} {"id": "7410", "contents": "1 January 473 - 29 August 473 እ.ኤ.ኣ. = 465 ዓ.ም. 30 August 473 - 31 December 473 እ.ኤ.ኣ. = 466 ዓ.ም."} {"id": "7298", "contents": "1 January 529 - 30 August 529 እ.ኤ.ኣ. = 521 ዓ.ም. 31 August 529 - 31 December 529 እ.ኤ.ኣ. = 522 ዓ.ም."} {"id": "7675", "contents": "1 January 341 - 29 August 341 እ.ኤ.ኣ. = 333 ዓ.ም. 30 August 341 - 31 December 341 እ.ኤ.ኣ. = 334 ዓ.ም."} {"id": "50435", "contents": "ፊንሳስ ቴይለር በርናም (እንግሊዝኛ: Phineas Taylor Barnum) (1810-1891 ዓም) ታዋቂ አሜሪካዊ የሰርከስ አርቲስት ፣ ነጋዴ እና ፖለቲከኛ ነበር። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "7466", "contents": "1 January 445 - 29 August 445 እ.ኤ.ኣ. = 437 ዓ.ም. 30 August 445 - 31 December 445 እ.ኤ.ኣ. = 438 ዓ.ም."} {"id": "7667", "contents": "1 January 345 - 29 August 345 እ.ኤ.ኣ. = 337 ዓ.ም. 30 August 345 - 31 December 345 እ.ኤ.ኣ. = 338 ዓ.ም."} {"id": "7370", "contents": "1 January 493 - 29 August 493 እ.ኤ.ኣ. = 485 ዓ.ም. 30 August 493 - 31 December 493 እ.ኤ.ኣ. = 486 ዓ.ም."} {"id": "12386", "contents": "ኡራጓይ በደቡብ ምእራባዊ የደቡብ አሜሪካ ክፍል የምትገኝ ሀገር ናት። 176215 ኪ.ሜ ካሬ የሚሸፍነው የሀገሪቱ የቆዳ ስፋት ለ3.3 ሚሊዮን ሕዝቦች መኖሪያ ነው። ዋና ከተማዋ ሞንቴቪዴዮ ትባላለች። የመንግስት መዋቅሯ ፕሬዝዳንታዊ ሪፓብሊክ የሚባለው ሲሆን የሀገሪቱ ፕሬዝዳንት ጆሴ ሙጂካ ይባላሉ። የመገበያያ ገንዘቧ የኡራጓይ ፔሶ ይባላል። Uruguay Official Website (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "7779", "contents": "1 January 289 - 28 August 289 እ.ኤ.ኣ. = 281 ዓ.ም. 29 August 289 - 31 December 289 እ.ኤ.ኣ. = 282 ዓ.ም."} {"id": "7787", "contents": "1 January 285 - 28 August 285 እ.ኤ.ኣ. = 277 ዓ.ም. 29 August 285 - 31 December 285 እ.ኤ.ኣ. = 278 ዓ.ም."} {"id": "7771", "contents": "1 January 293 - 28 August 293 እ.ኤ.ኣ. = 285 ዓ.ም. 29 August 293 - 31 December 293 እ.ኤ.ኣ. = 286 ዓ.ም."} {"id": "8226", "contents": "1 January 56 - 26 August 56 እ.ኤ.ኣ. = 48 ዓ.ም. 27 August 56 - 31 December 56 እ.ኤ.ኣ. = 49 ዓ.ም."} {"id": "8091", "contents": "1 January 123 - 28 August 123 እ.ኤ.ኣ. = 115 ዓ.ም. 29 August 123 - 31 December 123 እ.ኤ.ኣ. = 116 ዓ.ም."} {"id": "7827", "contents": "1 January 265 - 28 August 265 እ.ኤ.ኣ. = 257 ዓ.ም. 29 August 265 - 31 December 265 እ.ኤ.ኣ. = 258 ዓ.ም."} {"id": "8010", "contents": "1 January 163 - 28 August 163 እ.ኤ.ኣ. = 155 ዓ.ም. 29 August 163 - 31 December 163 እ.ኤ.ኣ. = 156 ዓ.ም."} {"id": "7899", "contents": "1 January 229 - 28 August 229 እ.ኤ.ኣ. = 221 ዓ.ም. 29 August 229 - 31 December 229 እ.ኤ.ኣ. = 222 ዓ.ም."} {"id": "7963", "contents": "1 January 186 - 27 August 186 እ.ኤ.ኣ. = 178 ዓ.ም. 28 August 186 - 31 December 186 እ.ኤ.ኣ. = 179 ዓ.ም."} {"id": "7819", "contents": "1 January 269 - 28 August 269 እ.ኤ.ኣ. = 261 ዓ.ም. 29 August 269 - 31 December 269 እ.ኤ.ኣ. = 262 ዓ.ም."} {"id": "7843", "contents": "1 January 257 - 28 August 257 እ.ኤ.ኣ. = 249 ዓ.ም. 29 August 257 - 31 December 257 እ.ኤ.ኣ. = 250 ዓ.ም."} {"id": "8250", "contents": "1 January 44 - 26 August 44 እ.ኤ.ኣ. = 36 ዓ.ም. 27 August 44 - 31 December 44 እ.ኤ.ኣ. = 37 ዓ.ም."} {"id": "7995", "contents": "1 January 170 - 27 August 170 እ.ኤ.ኣ. = 162 ዓ.ም. 28 August 170 - 31 December 170 እ.ኤ.ኣ. = 163 ዓ.ም."} {"id": "7851", "contents": "1 January 253 - 28 August 253 እ.ኤ.ኣ. = 245 ዓ.ም. 29 August 253 - 31 December 253 እ.ኤ.ኣ. = 246 ዓ.ም."} {"id": "8042", "contents": "1 January 147 - 28 August 147 እ.ኤ.ኣ. = 139 ዓ.ም. 29 August 147 - 31 December 147 እ.ኤ.ኣ. = 140 ዓ.ም."} {"id": "2840", "contents": "ዑዝበክኛ (O'zbek tili በላቲን ፊደል, Ўзбек тили በቂርሎስ ፊደል) በቱርክ ቋንቋዎች ቤተሠብ የሆነና የዑዝበክስታን መደበኛ ቋንቋ ነው። 18.5 ሚሊዮን ተናጋሪዎች እነርሱም የዑዝበክ ሕዝብ አሉት። በዚያ ላይ ከፋርስኛ ከዓረብኛና ከሩስኛ ከፍተኛ ተጽእኖ ተቀብሏል። ቢያንስ ከ600 ወይም ከ700 ዓ.ም. ጀምሮ በማእከለኛ እስያ በድሮ በተገኙ በሶግድያና ባክትርያ እና ቋራዝሚያ አገሮች የሕንዳዊ-ኢራናዊ ተናጋሪዎች በየጥቂቱ የቱርክኛ ተናጋሪዎች ተተኩ። በአካባቢው መጀመርያው የቱርክ ሥርወ መንግሥት ካራቃኒድ የተባለው ጎሣ ከ9ኛው እስከ 12ኛው ምእተ አመት ድረስ ገዝቶ ነበር። በ15ኛው እና 16ኛ ምእተ አመት የተስፋፋ የጫጋታይ ቋንቋ የዘመናዊ ዑዝበክ ወላጅ መሆኑ ይታመናል። ይህ ቋንቋ ከፋርስኛ እና ከዓረብኛ ብዙ ቃላት ተበድሮ ሲሆን ከ19ኛው ምዕተ አመት ጀምሮ ግን በተለይ ለመነጋገርያ እንጂ ለጽሕፈት እምባዛም አይጠቀም ነበር። ከ1913 ዓ.ም. አስቀድሞ ዑዝበክ እና ሣርት እንደ ተለያዩ የቱርክ ቀበሌኞች ይቆጠሩ ነበር። ከ1913 ወዲህ ግን የሶቭየት መንግሥት \"ሣርት\" የሚለው ቃል ስድብ ነውና እንግዲህ ሁለቱ ሕዝቦች ዑዝበክ ይባሉ ብሎ ዐዋጀ። ይሁንና ቀድሞ ሣርቶች ይባል የነበሩ የዑዝበክ ትውልዶች በታሪክ ዝገባ ላይ ከቶ አልነበሩም። አዲሱ የዑዝበክ ሬፑብሊክ በ1917 ዓ.ም. ሲፈጠር ደግሞ ብዙ ዑዝበኮች ምንም ደስ ባይሉም ይፋዊው \"ዑዝበክ\" የተባለው ቋንቋ የ\"ሣርቶች\" ቀበሌኛ ተደርጎ ነበር። ሁለቱ ቀበሌኞች እስከ ዛሬም ድረስ ጎን ለጎን በመኖር ላይ ይገኛሉ። ከ1917 በፊት እንደ ሌሎቹ የማእከል እስያ ቋንቋዎች በአረብኛ ፊደል ይጻፍ ነበር። ከ1917 እስከ 1932 ዓ.ም. አዲሱ ይፋዊ ዑዝበክኛ ቋንቋ የተጻፈው በላቲን ፊደል ሲሆን ከዚያ በኋላ በስታሊን ዐዋጅ በቂርሎስ ፊደል ብቻ ሆኖ ነበር። ከ1984 ዓ.ም. ወዲህ እንደገና የላቲን ፊደል ቢፈቅድም ከቂርሎሱ ጋር አንድላይ በሰፊው በመጻፉ ላይ ይገኛል። በቻይና ውስጥ የኖሩት ዑዝበክ ሕዝቦች ግን የዓረብኛ ፊደል እስካሁን ይጠቅማቸዋል። የዑዝበክኛ ውክፔዲያ አለ!"} {"id": "9098", "contents": "ሹቡር (ሱመርኛ፡ ሱቢር፣ ሱባር፣ ሹባር፣ ሹቡር፤ አካድኛ፦ ሱባርቱ፣ ሹባርቱም፣ ሱባርቱም፣ ሹባሪ) ከሰናዖር ወደ ስሜን በጤግሮስ ወንዝ ላይ የተቀመጠ አገር ነበረ። ይህም ስም በጥንታዊ አማርና ደብዳቤዎችና በኡጋሪት መዝገቦች 'ሽብር' ተጽፎ ተገኝቷል። ከሁሉ ጥንታዊ በሆነ ዘመን፣ ከሰናዖር (ሱመር) ዙሪያ ሌሎቹ '4 ሩቦች' 'ማርቱ' (አሞራውያን)፣ 'ሱባርቱ'፣ ኤላምና 'ኡሪ -ኪ' (አካድ) ነበሩ። እንዲሁም ኤንመርካርና የአራታ ንጉስ በተባለው ሱመራዊ አፈ ታሪክ፣ ልሣናት የተደባለቁባቸው አገሮች ሹባር፣ ሐማዚ፣ ሱመር፣ ኡሪ-ኪ (የአካድ ዙሪያ) እና የማርቱ አገር ይባላሉ። ሱባርቱ በአዳብ ንጉስ ሉጋል-አኔ-ሙንዱ መንግሥት ውስጥ አንድ ክፍል ነበረ፤ በኋላ ዘመን የአካድ ንጉስ ታላቁ ሳርጎን በሱባር ላይ አንዳንድ ዘመቻ ያደርግ ነበርና ተከታዩ ናራም-ሲን ከገዛቸው አገራት መካከል ቆጠሩት። የኢሲን ንጉስ ኢሽቢ-ኤራ እና የባቢሎን ንጉስ ሃሙራቢ ደግሞ በሱባር ላይ እንዳሸነፉት ይታመናል። በአዲሱ የባቢሎን መንግሥት ዘመን በናቦፖላሣር፣ በ2 ናቡከደነጾርና በናቡናኢድ ዘመናት 'ሱባርቱ' ለአሦር በጠቅላላ ዘይቤ ነበር። እንኳን በፋርስ ንጉስ በካምቦሥሥ ዘመን 'ሱባርቱ' የሚለው ስም ይጠቀም ነበር። ከሊቃውንት ብዙዎች 'ሱባርቱ' ለአሦር ቤት ጥንታዊ ስም እንደ ነበር ይቀበላሉ። ሆኖም ከዚያ አገር ትንሽ ወደ ምሥራቅ፣ ስሜን ወይም ምዕራብ እንደ ነበር የሚሉ ሃሳቦች አሉ። አንዳንድም ጸሐፊ ከሑራውያን ጋር ግኙነት እንደነበራቸው ብሏል።"} {"id": "3488", "contents": "ቮላፒውክ (Volapük) ሰው ሠራሽ ቋንቋ ነው። የተፈጠረው በ1872 ዓ.ም. ሮማ ካቶሊክ ቄስ በሆነው በዮሐን ማርቲን ሽላየር በባደን ጀርመን ነበር። ሽላየር አንድ ዓለም አቀፍ ቋንቋ እንዲፈጥር እግዚአብሐር በሕልም እንዳዘዘው አመነ። ከዚያ በኋላ የቮላፒውክ ጉባኤ በጀርመን አገር በ1876 እና በ1879 ተደርጎ እንደገና ጉባኤ በፓሪስ ፈረንሳይ በ1881 ይፈጸም ነበር። በዛ ጊዜ 283 ክለቦች 25 መጽሔቶችና 316 መጻሕፍት ስለ ቮላፒውክ ነበሩ። የቮላፒውክ ቃላት የተለቀሙ በብዛት ከእንግሊዝኛ ሲሆን አንዳንድ ቃላት ደግሞ ከፈረንሳይኛ እና ከጀርመንኛ ተወሰዱ። ነገር ግን ቃሎቹ በጣም ተቀየሩ። ለምሳሌ 'ቮላፒውክ' የሚለው ስም የተለቀመው ከእንግሊዝኛ ቃላት world /ወርልድ/ (ዓለም) እና speak /ስፒክ/ (ንግግር) ሆኖ /ወርልድ/ ወደ vol ቮል፤ /ስፒክ/ ወደ pük /ፒውክ/ ተቀየረ። ስዋሰው ደግሞ እንደ አውሮጳ ቋንቋዎች ስዋሰው ይመስላል። ምሳሌ፦ vol ቮል - ዓለም vols ቮልስ - ዓለሞች vola ቮላ - የዓለም volas ቮላስ - የዓለሞች vole ቮሌ - ለዓለም voles ቮሌስ - ለዓለሞች voli ቮሊ - ዓለምን (ተሳቢ) volis ቮሊስ - ዓለሞችን ይህ ቋንቋ ለጥቂት ጊዜ ዘበናይ ሆኖ ቀረ። ነገር ግን በ1879 ሌላ ሰው ሰራሽ ቋንቋ ኤስፔራንቶ ስለ ተፈጠረ የቮላፒውክ ተነጋሪዎች ቁጥር እጅግ ተቀነሰ። በ1923 ዓ.ም. ሰዋሰው ታደሰ፤ ዳሩ ግን በአዶልፍ ሂትለር ዘመን ደግሞ በጀርመን ስለ ተከለከለ ቋንቋው ከዚያ በኋላ ሊከናውን አልቻለም። ዛሬ በዓለም ላይ ከ 20 እስከ 30 ሰዎች ይችሉታል። አባታችን ሆይ ጸሎት፦ O Fat obas, kel binol in süls, paisaludomöz nem ola!"} {"id": "31960", "contents": "ማሪ የመስጴጦምያ ጥንታዊ ከተማ ነበር። ዛሬው ሥፍራው በአረብኛ ተል ሐሪሪ ተብሎ ብዙ ጽላቶች የተገኙበት ፍርስራሹ በዘመናዊው አገር ሶርያ ውስጥ በኤፍራጥስ ወንዝ ላይ ይገኛል። ከማሪ ጽላቶች እንዲሁም ከኤብላ ጽላቶች ከተገኘው በርካታ መረጃ የማሪ ነገሥታት ዘመኖች ሊታወቅ ይቻላል። መጀመርያ የሚታወቀው የማሪ ንጉሥ በኡር ንጉሥ መስ-አኔ-ፓዳ ዘመን (2345-2314 ዓክልበ. ግ.) የነገሠው ጋንሱድ ይመስላል። ጋንሱድ ከመስ-አኔ-ፓዳ ጋር በዚህ ዘመን ንግድ እንዳካሄደው ይታወቃል። ከዚያ በኋላ የላጋሽ ንጉሥ ኤአናቱም ግዛቱን እስከ ማሪ ድረስ አስፋፋ። በኤአናቱም መሞት (2195 ዓክልበ. ግ.) ማሪ እንደገና ነጻ መንግሥት ሆነ። ኢኩን-ሳማሽ 2195 ዓክልበ. ግ. ኢኩን-ሳማጋን ላምጊ-ማሪ (ኢሽኪ-ማሪ) አኑቡ ሳዑሙ ኢቱፕ-ኢሻር ኢብሉል-ኢል 2127?-2115 ዓክልበ. ግድም - «የማሪና የአሹር ንጉሥ» ተባለ፤ ከርሱ በኋላ ግን አሦር ነጻ ሆነ። ኒዚ 2115-2114 ዓክልበ. ግድም ኤና-ዳጋን 2114-2112 ዓክልበ. ግድም - የኤብላ ንጉሥ ኢሻር-ዳሙ የሾመ አለቃ ነበረ። ኢኩን-ኢሻር 2112 ዓክልበ. ግድም ሒዳዓር 2112-2077 ዓክልበ. ግድም - ከ2107-2100 ዓክልበ. ግ. ደግሞ የሱመር (ኒፑር) ንጉሥ እንደ ሆነ ይመስላል። ኢሽቂ-ማሪ 2077-2068 ዓክልበ."} {"id": "46799", "contents": "ማዮት በሕንድ ውቅያኖስ የሚገኝ የፈረንሳይ ደሴት ነው። ከ2003 ዓም ጀምሮ የፈረንሳይ ባህር-ማዶ ክፍላገር ሆኗል።"} {"id": "15588", "contents": "ሳይቸግር ጤፍ ብድር በስተርጅና ሙሽርና የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሳይቸግር ጤፍ ብድር ካረጁ መሞሸር"} {"id": "10296", "contents": "ለገሰ ኩሳ ታዋቂ የኢትዮጵያ የእግር ኳስ ተጫዋች ነው። ለገሰ የቀድሞ የመተሃራ፡ የፖሊስነ የመብራት አጥቂ የነበረ ሲሆን በአሁኑ ጊዜ ከኳስ የተገለለ ቢሆንም ከፍተኛ ትምህርቱን ጨርሶ በአዲስ አበባ መብራት ኃይል ባለስልጣን መስራያ ቤት በስፖርት ክለብ ውስጥ በሂሳብ ሰራተኛነት እየሰራ ነው።"} {"id": "10326", "contents": "ፍቅር ከልብ (ልቦና) ውስጥ የሚወጣ ጠንካራ የመውደድ ስሜት ነው። ፍቅር በብዙ አስተሳስቦች በኩል ልዩ ልዩ ትርጉሞች አሉት። ለምሳሌ «የሕይወት መዓዛ» ተብሏል። «ፍቅር እንደ ሞት የበረታች ናት» - መኃልየ መኃልይ ዘሰሎሞን 8፡6 በአይሁድም በክርስትናም በአንዳንድም ሌሎች ሃይማኖቶች በሚከብረው በብሉይ ኪዳን ውስጥ፣ ፍቅረ ቢጽ በኦሪት ዘሌዋውያን 19፡18 ይታዘዛል፦ «ባልንጀራህን እንደ ራስህ ውደድ»... እንደገና ዘዳግም 10፡19፦ «እናንተ በግብፅ አገር ስደተኞች ነበራችሁና ስለዚህ ስደተኛውን ውደዱ።» ሬጌ ፍቅር ነው ሁሌ። ረጋሳ ተጫኔ ሶሪ በመጽሐፈ ምሳሌ ደግሞ፦ «የጎመን ወጥ በፍቅር መብላት የሰባ ፍሪዳን ጥል ባለበት ዘንድ ከመብላት ይሻላል።» - (15፡17) እናም ፍቅር ወሳኝ ነው የፍቅር ትርጓሜ በክርስትና የሚገኘው በቆሮንቶስ ፩፣ ምዕራፍ ፲፫ ነው። ፍቅር «ከእውነት ጋር ደስ ይለዋል እንጂ ስለ ዓመፃ ደስ አይለውም» በማለት ያሳስበናል (፲፫፡፮)። ክርስቲያኖች የሚቀበሉት አዲስ ኪዳን ስለ ፍቅር በርካታ ተጨማሪ ትምህርት ይጠቅሳል። ለምሳሌም፦ «ወዳጆች ሆይ፣ ፍቅር ከእግዚአብሔር ስለ ሆነ፣ የሚወደውም ሁሉ ከእግዚአብሔር ስለ ተወለደ እግዚአብሔርንም ስለሚያውቅ፣ እርስ በርሳችን እንዋደድ።» -- 1 ዮሐንስ መልእክት 4፡7 «እግዚአብሔር ፍቅር ነው፣ በፍቅርም የሚኖር በእግዚአብሔር ይኖራል፡ እግዚአብሔርም በእርሱ ይኖራል።» -- 1 ዮሐንስ መልእክት 4፡1 «ማንም፦ እግዚአብሔርን እወዳለሁ እያለ ወንድሙን ቢጠላ ሐሰተኛ ነው፤ ያየውን ወንድሙን የማይወድ ያላየውን እግዚአብሔርን ሊወደው እንዴት ይችላል?» -- 1 ዮሐንስ መልእክት 4፡20 «እግዚአብሔርን ስንወድ ትእዛዛቱንም ስናደርግ፡ የእግዚአብሔርን ልጆች እንድንወድ በዚህ እናውቃለን።» -- 1 ዮሐንስ መልእክት 5፡2 ፍቅር እንደሞት ነው። ሞትን የምትፈራ ከሆነ ማፍቀር አትችልም። ሬጌ ሁሌም ፍቅር ነው። ፍቅር /love / በእርግጥ ስለፍቅር ብዙ ሰምተናል አይተናል እንድሁም አንብበናል ነገር ግን በፍቅርም ዓለም የምኖር ሰው አለ ለማለት አያስደፍርም ምክንያቱም በናፈቅር እንኳ ዘላቂ የሆነ በምክንያታዊነት የምንጠላቤት ሁነታ በሰዎች ህይወት ወይም ኑሮ ላይ ይታያልና በአጠቃላይ ፍቅር ማለት ትዕግስት ነው ፍቅር ማለት እውነት ነው ፍቅር ማለት ባለእንጀራውን እንደራሱ መወደድ ማለት ነው ፍቅር ማለት መልካምነት ነው ....... ፍቅር ማለት ካለ ምንም መተማመኛ ራስን አሳልፎ መስጠት ነው ። ^ \"ጥበብ ቅፅ 2 ገፅ 202\""} {"id": "17100", "contents": "በካፊያ የሚርስ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ቶሎ የሚሰማው"} {"id": "17328", "contents": "ተመረቅሁ ብለህ ከተረገመ አትዋል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ተረቅሁ ብለህ ተተረገመ አትዋል"} {"id": "17556", "contents": "ፈቃድ ማለት ከአንድ ሰው ውስጣዊ ግፊት የሚመነጭ ድርጊት ነው። ውስጣዊ ግፊት ማለት ግለሰቡ በራሱ አዕምሮ ሙሉ ቁጥጥር የጠነሰሰው ማለት ነው። ለምሳሌ አበበ ሳያስበው ድንገት መኪና ቢገጨው ይህ ድርጊት የአበበ ፈቃድ ነው አይባልም። ሆኖም ግን አበበ ስራየ ብሎ በመኪና ቢገጭ፣ ያ እንግዲህ የአበበ ፈቃድ ነው ይባላል። ፈቃድ የፍላጎት አይነት ሲሆን ልዩነታቸው ፈቃድ ሙሉ በሙሉ በአንድ ግለሰብ አዕምሮ የሚጠነሰስና በድርጊትም የሚገለጽ ሲሆን፣ ፍላጎት አልፎ አልፎ በውጭ ተፅዕኖ የሚፈጠር መሆኑና የግዴት በድርጊት አለመገለጹ ነው።"} {"id": "8310", "contents": "1 January 14 - 26 August 14 እ.ኤ.ኣ. = 6 ዓ.ም. 27 August 14 - 31 December 14 እ.ኤ.ኣ. = 7 ዓ.ም."} {"id": "20484", "contents": "እውነት የተናገረ በመርከብ የተሻገረ የአማርኛ ምሳሌ ነው። እውነት የተናገረ በመርከብ የተሻገረ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20496", "contents": "እየቆረጣችሁ አንበሳውም ሄደ ነብሩም ሞተላችሁ የአማርኛ ምሳሌ ነው። እየቆረጣችሁ አንበሳውም ሄደ ነብሩም ሞተላችሁ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "18030", "contents": "የካቲት ፳፬፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻፸፬ ኛው ዕለት ሲሆን፤ የበጋ ወቅት ፶፱ ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፻፺፪ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፻፺፩ ቀናት ይቀራሉ። ፲፱፻፪ ዓ/ም - እቴጌ ጣይቱ ብጡል ከሥልጣን ከመውረዳቸው ከሁለት ሣምንት በፊት፣ ለመጨረሻ ጊዜ በዚህ ዕለት ከሰጡት ሹመቶች አንዱ፣ የሐረርጌን ጠቅላይ ገዥነት ለደጃዝማች ተፈሪ መኮንን (በኋላ ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ) ነው። ፲፱፻፳፯ ዓ/ም - የዐቢይ ጾም ቅበላ ዕለት ዓፄ ኃይለ ሥላሴ መምህር ገብረ ጊዮርጊስን (በኋላ አቡነ ባስልዮስ) እጨጌነት ሾሟቸው። ፲፱፻፴ ዓ/ም - በሳኡዲ አረቢያ የተፈጥሮ የነዳጅ ኀብት ተገኘ። ፲፱፻፶፮ ዓ/ም - በኬንያ የመጀመሪያው የኢትዮጵያ አምባሳዶር ከአዲስ አበባ ወደ ናይሮቢ በረሩ። ፲፱፻፲ ዓ/ም - የቤጌምድር እና የስሜን ንጉሥ ወልደ ጊዮርጊስ ደብረ ታቦር ላይ አርፈው እዚያው ተቀበሩ። መርስዔ ኀዘን ወልደ ቂርቆስ፤ ዕለታዊ የታሪክ ድርጊት - የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን የመጀመሪያው ፓትረያርክ (፲፱፻፶፩ ዓ/ም) ዘውዴ ረታ፣ «ተፈሪ መኮንን ፦ ረዥሙ የሥልጣን ጉዞ፣ (ሐምሌ ፲፱፻፺፱ ዓ/ም» (እንግሊዝኛ) http://en.wikipedia.org/wiki/March_3 (እንግሊዝኛ) P.R.O., FO 371/183838"} {"id": "21816", "contents": "ያዋቂ ሴት ቤት አለው ውበት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያዋቂ ሴት ቤት አለው ውበት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21828", "contents": "ያየ ላውራ ቢል ያልሰማ አወራ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያየ ላውራ ቢል ያልሰማ አወራ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "18822", "contents": "የኮሉምቢያ ቀጠና የሕዝብ ትምህርት ቤቶች (እንግሊዝኛ: District of Columbia Public Schools (DCPS)) አሜሪካ ውስጥ በዋና ከተማዋ ዋሽንግተን ዲሲ የሚገኝ የሕዝብ ትምህርት ቤት ሥርዓት ነው። ዲሲፒኤስ በጠቅላላው የ168 ትምህርት ቤቶች እና የመማርያ ማዕከሎች ስብስብ ሲሆን፤ 101 የአንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች፣ 11 መካከለኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች፣ 9 የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች እና 20 የከፍተኛ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶችን አሉት። በተጨማሪም በዚህ ሥርዓት ውስጥ 6 የትምህርት ማዕከሎች እና 20 ልዩ ትምህርት ቤቶች ተካተዋል። በ2003 እ.አ.አ. ሥርዓቱ በአጠቃላይ 65,099 ተማሪዎች ነበሩት። በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ District of Columbia Public Schools የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ። ^ http://dcps.dc.gov/DCPS/amharic ዲሲ የሕዝብ ትምህርት ቤቶች ዲሲ የሕዝብ ትምህርት ቤቶች (Archive) የወላጅ መመሪያ መጽሃፍ (Archive) ሚያዝያ (ኤፕሪል) 2013. ዲሲ የሕዝብ ትምህርት ቤቶች (እንግሊዝኛ)"} {"id": "21072", "contents": "የሚሉሽን በሰማሽ ገበያም ሳልወጣሽ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሚሉሽን በሰማሽ ገበያም ሳልወጣሽ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "32028", "contents": "ዛዳር (ክሮኤሽኛ፦ Zadar) በክሮኤሽያ የሚገኝ ከተማ ነው። በጥንቱ ሊቡርኒያ ሥፍራው ያዴራ ተብሎ ይታወቅ ነበር። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "6236", "contents": "1 January 1049 - 3 September 1049 እ.ኤ.ኣ. = 1041 ዓ.ም. 4 September 1049 - 31 December 1049 እ.ኤ.ኣ. = 1042 ዓ.ም."} {"id": "6548", "contents": "1 January 898 - 1 September 898 እ.ኤ.ኣ. = 890 ዓ.ም. 2 September 898 - 31 December 898 እ.ኤ.ኣ. = 891 ዓ.ም."} {"id": "7406", "contents": "1 January 475 - 30 August 475 እ.ኤ.ኣ. = 467 ዓ.ም. 31 August 475 - 31 December 475 እ.ኤ.ኣ. = 468 ዓ.ም."} {"id": "49590", "contents": "ፋሺዝም የፖለቲካዊ ርዕዮት ዓለም ሆኖ ሥልጣናዊነትን እና ጽንፈኛ ብሔርተኝነትን አዋህዶ የያዘ ነው። ከፋሽዝም መገለጫዎች ውስጥ፣ ፈላጭ ቆራጭነት፣ ተቃራኒ ሐሳቦችንም ሆነ ማሕበረሰቦች በፍጹም ማፈን፣ ኢኮኖሚውንና ማህበረሰቡን ደግሞ ዝንፍ በማይል ሥነ-ሥርዓት ማስተዳደር ይጠቀሳሉ። የፋሽዝም ኣባት እና ደራሲ የጣሊያኑ መሪ ቤኔቶ ሞሶሊኒ ነው።"} {"id": "49728", "contents": "ሕፃን ልጅ ማለት ከተወለደ በኋላ የሆነና ገና መላውን አካለ መጠን ያልደረሰ የሰው ልጅ ነው፣ በተለመደው ዘመናዊ አለም አቀፍ ትርጓሜ ከ18 ወይም ከ21 አመት በታች የሆነ ሰው ነው።"} {"id": "3500", "contents": "ስዊዘርላንድ፣ በይፋ የስዊስ ኮንፌዴሬሽን፣ በምዕራብ፣ መካከለኛው እና ደቡብ አውሮፓ መገናኛ ላይ ያለ ወደብ የለሽ ሀገር ነች። አገሪቱ በ26 ካንቶን የተዋቀረች የፌደራል ሪፐብሊክ ነች፣ በበርን ላይ የተመሰረተ የፌዴራል ባለስልጣናት ያሏት። ስዊዘርላንድ በደቡብ ከጣሊያን፣ በምዕራብ ከፈረንሳይ፣ በሰሜን ከጀርመን እና በምስራቅ በሊችተንስታይን ትዋሰናለች። በጂኦግራፊያዊ ሁኔታ በስዊስ ፕላቶ፣ በአልፕስ ተራሮች እና በጁራ መካከል የተከፋፈለ ሲሆን በአጠቃላይ 41,285 ኪ.ሜ. (15,940 ካሬ ማይል) እና የመሬቱ ስፋት 39,997 ኪ.ሜ. (15,443 ካሬ ማይል) ይሸፍናል። ምንም እንኳን የአልፕስ ተራሮች የግዛቱን ትልቁን ቦታ ቢይዙም በግምት 8.5 ሚሊዮን የሚሆነው የስዊዘርላንድ ህዝብ በአብዛኛው በደጋው ላይ ያተኮረ ነው ፣ ትላልቅ ከተሞች እና ኢኮኖሚያዊ ማዕከሎች ባሉበት ፣ ከእነዚህም መካከል ዙሪክ ፣ጄኔቫ ፣ ባዝል እና ላውዛን ናቸው። እነዚህ ከተሞች እንደ WTO፣ WHO፣ ILO፣ የዓለም አቀፍ ኦሊምፒክ ኮሚቴ መቀመጫ፣ የፊፋ ዋና መሥሪያ ቤት፣ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ሁለተኛ ትልቁ ጽሕፈት ቤት እንዲሁም የባንኩ ዋና መሥሪያ ቤቶች ያሉባቸው በርካታ የዓለም አቀፍ ድርጅቶች ቢሮዎች ናቸው። ለአለም አቀፍ ሰፈራዎች. የስዊዘርላንድ ዋና ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያዎችም በእነዚህ ከተሞች ውስጥ ይገኛሉ። በመካከለኛው ዘመን መገባደጃ ላይ የድሮው የስዊስ ኮንፌዴሬሽን መመስረት የተገኘው በኦስትሪያ እና በቡርገንዲ ላይ በተደረጉ ተከታታይ ወታደራዊ ስኬቶች ነው። የስዊዘርላንድ ከቅድስት ሮማን ግዛት ነፃ ወጥታ በ1648 በዌስትፋሊያ ሰላም ውስጥ በይፋ እውቅና አገኘ። እ.ኤ.አ. የ 1291 የፌዴራል ቻርተር በስዊዘርላንድ ብሔራዊ ቀን የሚከበረው የስዊዘርላንድ መስራች ሰነድ ነው። ከ 16 ኛው ክፍለ ዘመን ተሐድሶ ጀምሮ ስዊዘርላንድ የታጠቁ የገለልተኝነት ፖሊሲን ጠብቃለች;"} {"id": "15284", "contents": "ላሊበላ የቃሉን አይበላ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ላሊበላ አደራውን አይበላ"} {"id": "15368", "contents": ""} {"id": "2078", "contents": "ንጉሠ-ነግስት ዮሐንስ አራተኛ ዘኢትዮጵያ 4ኛው ዮሐንስ (የእስክንድርያ ፓትርያርክ)"} {"id": "14894", "contents": "ለቀን ቀጠሮ ለሴት ወይዘሮ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "3158", "contents": "1987 አመተ ምኅረት ነሐሴ 16 ቀን - ተቃራኒ ወገኖች ወደ ምርጫው እንዳይገቡ እምቢ ስላሉ የመለስ ዜናዊ ፖለቲካ መኅበር አሸንፎ ጠቅላይ ሚኒስትር ሆነው ተሾሙ። ነሐሴ 23 ቀን - ናቶ በቦስኒያ ሰርቦች ላይ ዘመቻ ጀመረ። ኦስትሪያ፣ ፊንላንድና ስዊድን ወደ አውሮፓ ህብረት ተጨመሩ። 1980ዎቹ: 1980 1981 1982 1983 1984 1985 1986 1987 1988 1989 የሀደሌኤላ ወረዳ የሀደሌኤላ ወረዳ በአፋር ክልል ዉስጥ ከሚገኙት 37 ወረዳዎች አንዷ ነች።"} {"id": "14942", "contents": "ለንጉስ ያልረዳ ከባህር ያልቀዳ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "16526", "contents": "ቀበሮ ናት የገጠሩዋ ሚዳቋ ናት የሰፈሩዋ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "19556", "contents": "ነገር በዋና ዘፈን በገና የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "19892", "contents": "ታቀበት በረዶ ተቁልቁለት ዘንዶ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "17126", "contents": "ቢጠሩሽ አትሰሚ ቢጠቅሱሽ አታዪ ረጋ ብለሽ ሂጂ ብር ብር አትበዪ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21494", "contents": "የጨዋ ልጅ ሲያዝን ውሀ በወንዝ ይመክን የአማርኛ ምሳሌ ነው። የጨዋ ልጅ ሲያዝን ውሀ በወንዝ ይመክን የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "17942", "contents": "ተክፉ ተወልጄ ስፈጭ አደርኩ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "31136", "contents": "ዳንጉን ቡሩ (부루) በኮርያ ልማዳዊ አፈ ታሪክ በጥንታዊ ኮርያ (ጎጆሰን) የነገሠ ንጉሥ ነበር። እርሱ ከአባቱ ዳንጉን ዋንገም መንግሥት ቀጥሎ ገዛ። በጠቅላላ ለ፶፰ ዓመታት እንደ ነገሠ ይጻፋል። ከዚያ በኋላ ልጁ ካርግ ተከተለው። በ1903 ዓም. በኮሪይኛ የተዘጋጀው ዜና መዋዕል ኋንዳን ጎጊ ስለዚሁ አፈታሪካዊ ዘመን መረጃ ይሰጣል፤ ሆኖም በብዙ የኮርያ መምህሮች ዘንድ ይህ መጽሐፍ እንደ ትክክለኛ ታሪክ አይሆንም። ቡሩ ካደረጉት ሥራዎች መካከል ዋና ዋናዎቹ እንዲህ ናቸው፦ በ2042 ዓክልበ. ግድም ዳንጉን ዋንገም አልጋ ወራሹን ልዑል ቡሩ በተልእኮ ወደ ዩ ላከው፣ ይህ ምናልባት በኋላ ዳ ዩ የተባለው የኋሥያ (ቻይና) አለቃ ይሆናል። በ2015 ዓክልበ. ግድም ዳንጉን ዋንገም አረፈ፣ ልጁም ዳንጉን ቡሩ ያንጊዜ የጆሰን ዳንጉን (ንጉሥ) ሆኖ ተከተለው። የእርሻ እና የመስኖ ሥራ ወዘተ. ያበረታ ነበር። በ2013 ዓክልበ. ግድም ቡሩ ሕዝቡን ሁላቸው ሰማያዊ አለባበስ እንዲለብሱ፤ ጽጉራቸውንም በሹሩባዎች እንዲያደርጉት አዘዛቸው። የክብደት መላኪያዎች ወዘተ መደበኛ ተደረጉ፤ የጨርቃጨርቅም ዋጋ መደበኛ ተደረገ። በ1964 ዓክልበ. የፀሐይ ግርዶሽ በኮርያ ታየ፤ በዚያም ቀን ቡሩ ዓረፈ፣ ካርግም ተከተለው። ኋንዳን ጎጊ በእንግሊዝኛ ትርጉም"} {"id": "31316", "contents": "'ኮናል ኮኤል የ አየርላንድ ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31916", "contents": "ጄኖቫ (ጣልያንኛ፦ Genova) የጣልያን ከተማ ነው። በድሮ አፈ ታሪክ ዘንድ፣ የጄኖቫ መስራች ያኑስ ነበረ። ደግሞ ይዩ፡ የጄኖቫ ቅዱስ መልክ (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31934", "contents": "አክሻክ የሱመር ጥንታዊ ከተማ ነበር። ሥፍራው በአካድ ስሜን ጠረፍ ጤግሮስና ኤፍራጥስ ወንዝ በሚቀራረቡበት አካባቢ ቢሆን፣ ፍርስራሹ ገና ስላልተገኘ ግን ቦታው በልክ እርግጠኛ አይደለም። የዱሙዚድ ሕልም በተባለ ሱመራዊው ትውፊት ሰነድ መሠረት፣ ረሃብተኛ ሰዎች ከአክሻክና ከሌሎች ከተሞች በአመጽ ወጥተው የኡሩክን ንጉስ ዱሙዚድ፣ አሣ አጥማጁን ከዙፋኑ አወደቁት። በኋላ ዘመን (2200 ዓክልበ. ግ.) ሌላ የኡሩክ ንጉሥ ኤንሻኩሻና አክሻክን በዘበዘ። የላጋሽም ንጉሥ ኤአናቱም የአክሻክን ንጉሥ ዙዙን እንዳሸነፈው ከጽላቶች ይታወቃል። በሱመራዊ ነገሥታት ዝርዝር ዘንድ፣ የአክሻክ ነገሥታት ለጊዜው የመላ ሱመር ላዕላይነት ያዙ። ከነኚህ ነገሥታት የአንዱ ብቻ ስም እርሱም ፑዙር-ኒራሕ ከሌላ ምንጭ ይታወቃል። በአንድ ዜና መዋዕል ዘንድ፣ በዚህ ፑዚር-ኒራሕ ዘመነ መንግሥት፣ ወታደሮቹ የዐሣ መሥዋዕት ከቤተ መቅደስ ስለ ከለከሉ፣ የማርዱክ ቄሳውንት ዘውዱን ከፑዚር-ኒራሕ ቃሙና ከኪሽ ለሆነችው ለአንዲት ባለ ቡና ቤት ኩግ-ባው ሰጥተውት እርስዋ የሱመር ንግሥት ሆነች፤ ላዕላይነቱም ያንጊዜ ከአክሻክ ወደ ኪሽ ተመለሰ። የአካድ ንጉሥ ሻርካሊሻሪ በ2019 ዓክልበ. ግድም በኤላማውያን ላይ በአክሻክ በተደረገ ውግያ ድል አደረጋቸው። ^ Dumuzid's dream - ETCSL ^ William J. Hamblin, Warfare in the Ancient Near East to 1600 BC , Routledge, 2006, ISBN 0-415-25589-9"} {"id": "23198", "contents": "ቤተ ማርያም በራሱ ሰፊ ግቢ የሚገኝ የላሊበላ ውቅር ቤተ ክርስቲያን ነው። ወደ ቤትክርስቲያኑ ለማለፍ በቤተ መድሃኒ አለም ምዕራብ በሚገኘው አጭር ዋሻ መንገድ ውስጥ ማለፍ ግድ ይላል። ቤተ ማርያም በአራቱም አቅጣጫ ቤተርክስቲያኖች ከበዋታል። በምስራቅ ቤተ መድኃኔ አለም፣ በምዕራብ ቤተ ጎልጎታ፣ በሰመን ቤተ መስቀል፣ እና በደቡብ ቤተ ደናግል ናቸው፡፡ ቤተክርስቲያኒቱ በቅዱስ ላሊበላ ከተገነቡት ሁሉ ቀደምት እንደንበረች ትውፊት አለ። ቤተ መስቀል ቤተ ሚካኤል ቤተ ጎለጎታ ቤተ ማርያም ቤተ ደናግል ቤተ መድኃኔ ዓለም ቤተ አማኑኤል ቤተ መርቆሬዎስ ቤተ ገብርኤል ወሩፋኤል ቤተ አባ ሊባኖስ ቤተ ጊዮርጊስ"} {"id": "31430", "contents": "'ዦው ስዕ የ ቻይና ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "44240", "contents": "ኻይከፐሬ፣ ፪ ሰኑስረት ግብጽን በመካከለኛ መንግሥት (12ኛው ሥርወ መንግሥት) ከ1905 እስከ ምናልባት 1888 ዓክልበ. ግድም ድረስ የገዛ ፈርዖን ነበረ። የአባቱ 2 አመነምሃት ተከታይ ነበር። በተለይ የሚታወቀው በኤል-ላሑን ስላሠራው ሀረም ነው። በኑብካውሬ ፪ አመነምሃት ዘመነ መንግሥት በ፴፫ኛው ዓመት (1907 ዓክልበ. ግድም) ልጁን 2 ሰኑስረት ከእርሱ ጋር በጋርዮሽ ወደ ዙፋኑ አስነሣው። ከዚህ ሁለት ዓመት በኋላ በ1905 ዓክልበ. ግድም ኑብካውሬ ዓረፈና ፪ ሰኑስረት ለብቻው ፈርዖን ሆነ ይመስላል። በጠቅላላ ስንት ዓመታት ያሕል እንደ ነገሠ ተከራካሪ ነው። ማኔጦን ለኻይከፐሬ ፪ ሰኑስረት እና ለተከታዩ 3 ሰኑስረት ፈንታ ለሁለቱ አንድ ስም ብቻ አለው፤ እሱም ሴሶስትሪስ ሲሆን ለ፵፰ ዓመታት እንደ ገዛ ይለናል። ይሄ ሴሶስትሪስ እስከ እስኩቴስ ድረስ የዘመተ በአፈ ታሪክ ይባላል። ፫ ሰኑስረት ቢያንስ በከነዓን እንደ ዘመተ ይታወቃል፤ ለ፪ ሰኑስረት ግን ምንም ዘመቻ አይታወቅም። የቶሪኖ ቀኖና የሚባለው የፈርዖኖች ዝርዝር ሰነድ ሁለቱንም ይለያል፤ ለ፪ ሰኑስረት ፲፱ ዓመታትና ለ3 ሰኑስረት ፴ አመታት ይሠጣል። ነገር ግን ለ፪ ሰኑስረት ከ፰ኛው ዓመቱ በላይ የሆነ ዓመት ቁጥር በሥነ ቅርስ ስለማይታወቅ፤ ብዙ መምህሮች ለ፰፣ ፱ ወይም ፲ ዓመታት ብቻ እንደ ነገሠ ያምናሉ። መጀመርያ ፫ቱ ዓመቶቹ ከአባቱ ፪ አመነምሃት በጋርዮሽ ሲሆኑ፣ ከዚህ በላይ ልጁን 3 ሰኑስረት በጋርዮሽ ወደ ዙፋኑ እንዳስነሣው የሚመለከት ማስረጃ አለ። ከዚህ ውስጥ አንድ የፓፒሩስ ሰነድ ሁለቱን ፈርዖኖች ሲጠቅስ በ፪ ሰኑስረት ፲፱ኛው ዓመትና በ፫ ሱኑስረት ፩ኛው ዓመት እንዳለ ይታስብ ነበር። ሆኖም ሌሎች መምህሮች በተቃራኒው በ፫ሰኑስረት ፲፱ኛው ዓመትና በተከታዩ በ3 አመነምሃት 1ኛው ዓመት እንደሚለው ያምናሉ። በዩጂን ሜሪል አስተሳሰብ፣ ይህ ፈርዖን ዮሴፍን የሾመው በኦሪት ዘፍጥረት ፵፩ ዘንድ ይሆናል። ይህም ደግሞ በመጽሐፈ ኩፋሌ ካለው አቆጣጠር (2164 ዓ.ዓ. ወይም 1907 ዓመት ከክርስቶስ ልደት በፊት ግድም) ጋር ይስማማል። በዚህ ሥርወ መንግሥት የሌሎቹ ፈርዖኖች ጠቅላይ ሚንስትሮች ሁሉ በስም ቢታወቁ፣ የዚህ ፪ ሰኑስረት ሚኒስትር ስም ግን ከቶ አልታተምም፤ በዘፍጥረትም የዮሴፍ ግብጽኛ ስም «ጸፍናት ፐዕናህ» ሆነ። የኻይከፐሬ ሀረም በኤል-ላሑን በኻይከፐሬ ሴት ልጅ መቃብር የተገኘው ድሪ «ኻይከፐሬ» የሚል ካርቱሽ"} {"id": "37220", "contents": "እብናት የእብናት ወረዳ አስተዳደር ማዕከል ነው።"} {"id": "48206", "contents": "ዳር ኤስ ሳላም የታንዛኒያ ከተማ ነው። ከ1858 በፊት ስሙ «ምዚዚማ» ተብሎ ነበር። በ1965 ዓ.ም. ልዩ ምርጫ መሠረት፣ የታንዛኒያ መንግሥት መቀመጫ ከዳር ኤስ ሳላም ወደ ዶዶማ እንዲዛወር ታቅዶ ነበር። ሆኖም ቤተ መንግሥቱ በኦፊሴል መዛወሩ እስከ 1988 ዓ.ም. ድረስ ቆየ። ዛሬ ቢሆንም ብዙ መንግሥት መሥሪያ ቤቶች በዳር ኤስ ሳላም ነው የተገኙ።"} {"id": "48434", "contents": "ወር በጊዜ አቆጣጠር በአመት ውስጥ አንድ ክፍፍል ነው። በአማካኝ አንድ ወር ፴ ቀን ይሆናል። በኢትዮጵያ አቆጣጠር ከአስራ ሁለት ወራት እያንዳንዱ ፴ ቀኖች ይዞ የተረፉት አምስት ወይም ስድስት ቀናት በ13ኛው ወር ጳጉሜ ይከተታሉ። በጎርጎርያን ካሌንዳር አስራ ሁለት ወሮች እያሉ በእርዝማኔያቸው የሚለያዩ ናቸው። በአንዳንድ ሌላ ባህል መቆጠሪያ የወር እርዝማኔ በጨረቃ ወቅት (ሃያ ዘጠኝ ቀን ብቻ) ይከተላል፣ ለምሳሌ የአይሁድ አቆጣጠር ወይም የእስላም አቆጣጠር እንዲህ ናቸው። ይህ «ጨረቃዊ አቆጣጠር» ሲባል፣ ጨረቃን ቸል የሚለው መጀመርያው አይነት «ፀሃያዊ አቆጣጠር» ይባላል።"} {"id": "18717", "contents": "ኖርማን ማክሊን (እ.አ.አ. ከ1902 – 1990) ታዋቂ አሜሪካዊ ደራሲ ነው። በዋናነት እንግሊዝኛ: A River Runs Through It በተሰኘው ስራው ይታወቃል። ‎የአሜሪካዊ ደራሲያን ዝርዝር (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "47616", "contents": "ብሪዢት ባርዶ (ፈረንሳይኛ፦ Brigitte Bardot 1927 ዓም - ) በተለይ 1944-1965 ዓም ዝነኛ የፈረንሳይ ፊልም ተዋናይት ሆነዋል። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "50569", "contents": "ኬሮሲን ነጭ ጋዝ የሆነ እና በብዛት ለምግብ ማብሰል የሚጠቅም የነዳጅ አይነት ነው። (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "19606", "contents": "የኮሪያ እግር ኳስ ማህበር የኮሪያ እግር ኳስ አስተዳዳሪ አካል ነው። የተመሠረተው በ1928 እ.ኤ.አ. ሲሆን በ1948 እ.ኤ.አ. የፊፋ አባል ሆኗል። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "3825", "contents": "አቡ ዳቢ (አረብኛ፦ أبو ظبي) የዩናይተድ አራብ ኤሚሬተስ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 1.8 ሚሊዮን ሆኖ ይገመታል። ከተማው 24°28′ ሰሜን ኬክሮስ እና 54°25′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል።"} {"id": "51633", "contents": "ቴታ ሂሊንንግ(ThetaHealing) የራስ-አገዝ ሞዳሊቲ ሰሆን ሰዎች በጤና፣ ሃብት ወይም ፍቅር ግቦቻቸውን እንዳያሳካ የሚያደርጓቸው የአስተሳብ ችግር እምነቶች  እንዲያስተካክሉ በቪያና ስቲባል በ1994 የተዘጋጀ ነው. ቴታሂሊንግ( ThetaHealing) ’የእምነት ስራ’ ተብሎ በሚጠራው ደንበኛው እና የቴታ ሰራተኛ በተቃራኒ ተቀምጠው ወይ ብስልክ በግል የሚደረግ ስብሰባ ዓይነት ነው፡፡ እንደ የዕለት ተዕለት ራስ-መግራት እና ራስን መመርመር ሊጠቀም የሚችል ነው፡፡ ሐሳቡ ተሳታፊው በኮር፣ የዘር፣ የታሪክ እንዲሁም በሰውነቱ ደረጃ ያሉ የአእምሮ ችግር ‘እምነቶች’ የሚባሉ እንዲፈልግና እንዲቀይር የሚል ነው፡፡ ግቡ በቪያና ስቴቶች የ‘እምነት ስራ አሉታዊ አስተሳሰቦችን እንዳናስወግድና እና በአዎንታዊ እና ጠቃሚ አስተሳሰቦችን እንድንቀየር ተብሎ እንደተገለጸው አጠቃላይ ጤና እና ደህነንት ለማሻሻል ነው፡፡ በቪያና ስቲባል መሰረት የቴታሂሊንግ ፍልስፍና  የ‘ክረኤተር ኦፍ ኦል ዛት ኢስ ኦፍ ዘ ሰቨን ፕሌን፤’ በሚለው በ ሰቨን ፕሌንስ ኦፍ ኤግዚስተንስ’  በመሃል ላይ የተቀመጠ ነው፤ እንዲሁም ‘የፍጹም ፍቅርና ማስተዋል፤ ቦታ ተብሎም ተገልጻል፡፡’ ሰቨን ፕሌንስ ኦፍ ኤግዚስተንስ እንደሚገልጸው አካላዊ እና የእምነት ዓለም ከአቶም እና ፓርቲክልስ እንቅስቃሴ ጋር ያገናኘዋል፤ የሰቨንዝ ፕሌን ሁሉም ነገር የሚፈጥር የህይወት ኃይል ነው፡፡ ሰቨን ፕሌንስ ኦፍ ኤግዚስተንስ እንደሚገልጸው አካላዊ እና የእምነት ዓለም ከአቶም እና ፓርቲክልስ እንቅስቃሴ ጋር ያገናኘዋል፤ የሰቨንዝ ፕሌን ሁሉም ነገር የሚፈጥር የህይወት ኃይል ነው፡፡ በተጨማሪም ሐሳቦቹ ከአብዛናው የኃይማኖት ሀሳቦች ጋር ሊያያዙ ይችላሉ የቴታ ሂሊንግ ፍልስፍና ውስጣዊና ብቻ እና እምነትን -ማዕከል ያደረገ በመሆኑ ይተቻል፡፡ ^ ሀ ለ https://books.google.com/?id=V80_CwAAQBAJ&printsec=frontcover&dq=thetahealing#v=onepage&q=thetahealing&f=false ^ ሀ ለ https://www.cnnturk.com/ekonomi/temassiz-kartlari-kullananlar-dikkat ^ https://vogue.globo.com/Wellness/noticia/2019/07/thetahealing-tecnica-holistica-e-alternativa-promete-cura-energetica.html ^ https://timesofindia.indiatimes.com/life-style/health-fitness/health-news/Theta-healing-Latest-in-alternative-therapy-clan/articleshow/4845923.cms ^ https://vogue.globo.com/Wellness/noticia/2019/07/thetahealing-tecnica-holistica-e-alternativa-promete-cura-energetica.html ^ https://www.theguardian.com/lifeandstyle/2014/nov/09/mind-body-soul-experience-alternative-healers ^ https://www.news.at/a/gummibaerchen-fuer-die-seele-pamela-obermaier-interview"} {"id": "42519", "contents": "ሰይንት ሉሻ የካሪቢያን ባህር ደሴት አገር ሲሆን ዋና ከተማው ካስትሪስ ነው። የደሴት ስም «ቅድሥት ሉሲያ» ማለት ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "51697", "contents": "መርከብ"} {"id": "10394", "contents": "ቆለጥ የወንድ ዘር መሥሪያ እና ከረጢት ፡ ወንድነት ፡ ነው። ተፈጥሮአዊ የወንድ ሽንት ፈሳሽ ማስወገጃና የሩካቤ ስጋ መፈጸሚያ"} {"id": "3597", "contents": "ባኩ (አዘርኛ፦ Bakı /ባኪ/) የአዘርባይጃን ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 3 ሚሊዮን ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 2,074,300 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 40°22′ ሰሜን ኬክሮስ እና 49°53′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል። ባኩ እጅግ ጥንታዊ ነው። ከክ.በ. ምናልባት በ6ኛ ክፍለ ዘመን አንድ መቅደስ እዚህ ተሠራ። በአፈ ታሪክ ሃዋርያው በርተሎሜዎስ እዚህ የተቀበሩ ቢሆን ይህ ግን እርግጥኛ አይደለም። እስከ 8ኛ ክፍለ ዘመን ዓ.ም. ድረስ ስሙ ባጋቫን እንደ ነበር ይታሥባል። በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ ባኩ የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ።"} {"id": "5442", "contents": "1 January 1444 - 6 September 1444 እ.ኤ.ኣ. = 1436 ዓ.ም. 7 September 1444 - 31 December 1444 እ.ኤ.ኣ. = 1437 ዓ.ም."} {"id": "5448", "contents": "1 January 1441 - 6 September 1441 እ.ኤ.ኣ. = 1433 ዓ.ም. 7 September 1441 - 31 December 1441 እ.ኤ.ኣ. = 1434 ዓ.ም."} {"id": "5452", "contents": "1 January 1439 - 7 September 1439 እ.ኤ.ኣ. = 1431 ዓ.ም. 8 September 1439 - 31 December 1439 እ.ኤ.ኣ. = 1432 ዓ.ም."} {"id": "5426", "contents": "1 January 1452 - 6 September 1452 እ.ኤ.ኣ. = 1444 ዓ.ም. 7 September 1452 - 31 December 1452 እ.ኤ.ኣ. = 1445 ዓ.ም."} {"id": "5440", "contents": "1 January 1445 - 6 September 1445 እ.ኤ.ኣ. = 1437 ዓ.ም. 7 September 1445 - 31 December 1445 እ.ኤ.ኣ. = 1438 ዓ.ም."} {"id": "5503", "contents": "1 January 1414 - 6 September 1414 እ.ኤ.ኣ. = 1406 ዓ.ም. 7 September 1414 - 31 December 1414 እ.ኤ.ኣ. = 1407 ዓ.ም."} {"id": "5495", "contents": "1 January 1418 - 6 September 1418 እ.ኤ.ኣ. = 1410 ዓ.ም. 7 September 1418 - 31 December 1418 እ.ኤ.ኣ. = 1411 ዓ.ም."} {"id": "4851", "contents": "1 January 1737 - 8 September 1737 እ.ኤ.ኣ. = 1729 ዓ.ም. 9 September 1737 - 31 December 1737 እ.ኤ.ኣ. = 1730 ዓ.ም."} {"id": "4755", "contents": "1 January 1785 - 8 September 1785 እ.ኤ.ኣ. = 1777 ዓ.ም. 9 September 1785 - 31 December 1785 እ.ኤ.ኣ. = 1778 ዓ.ም."} {"id": "4757", "contents": "1 January 1784 - 8 September 1784 እ.ኤ.ኣ. = 1776 ዓ.ም. 9 September 1784 - 31 December 1784 እ.ኤ.ኣ. = 1777 ዓ.ም."} {"id": "4835", "contents": "1 January 1745 - 8 September 1745 እ.ኤ.ኣ. = 1737 ዓ.ም. 9 September 1745 - 31 December 1745 እ.ኤ.ኣ. = 1738 ዓ.ም."} {"id": "4779", "contents": "1 January 1773 - 8 September 1773 እ.ኤ.ኣ. = 1765 ዓ.ም. 9 September 1773 - 31 December 1773 እ.ኤ.ኣ. = 1766 ዓ.ም."} {"id": "4815", "contents": "1 January 1755 - 9 September 1755 እ.ኤ.ኣ. = 1747 ዓ.ም. 10 September 1755 - 31 December 1755 እ.ኤ.ኣ. = 1748 ዓ.ም."} {"id": "4787", "contents": "1 January 1769 - 8 September 1769 እ.ኤ.ኣ. = 1761 ዓ.ም. 9 September 1769 - 31 December 1769 እ.ኤ.ኣ. = 1762 ዓ.ም."} {"id": "4789", "contents": "1 January 1768 - 8 September 1768 እ.ኤ.ኣ. = 1760 ዓ.ም. 9 September 1768 - 31 December 1768 እ.ኤ.ኣ. = 1761 ዓ.ም."} {"id": "4841", "contents": "1 January 1742 - 8 September 1742 እ.ኤ.ኣ. = 1734 ዓ.ም. 9 September 1742 - 31 December 1742 እ.ኤ.ኣ. = 1735 ዓ.ም."} {"id": "4785", "contents": "1 January 1770 - 8 September 1770 እ.ኤ.ኣ. = 1762 ዓ.ም. 9 September 1770 - 31 December 1770 እ.ኤ.ኣ. = 1763 ዓ.ም."} {"id": "18891", "contents": ""} {"id": "23099", "contents": ""} {"id": "2054", "contents": "ሩዋንዳ (ኪኛሯንዳ፦ /እርጓንዳ/) ወይም በይፋ የሩዋንዳ ሪፐብሊክ በምሥራቅ እና መካከለኛው አፍሪካ የምትገኝ አገር ናት። ሩዋንዳ ከዩጋንዳ፣ ታንዛኒያ፣ ቡሩንዲ እና ኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ጋር ድንበር ትጋራለች። በአገሩ ትልቁ ሀይማኖት ክርስትና ሲሆን ዋናው ቋንቋ ኪኒያሩዋንዳ ነው። የሩዋንዳ ፕሬዝዳንት ፖል ካጋሜ ሲሆኑ ወደ ስልጣን የወጡት በ2000 እ.ኤ.አ. ነው። ሩዋንዳ በሙስና ዘንድ ከአጎራባች አገራት የተሻለች ብትሆንም በሰብዓዊ መብት ረገጣ በሰብዓዊ መብት ድርጅቶች ትተቻለች። ሩዋንዳ በ2006 እ.ኤ.አ. በተዋቀሩ አምስት ክልሎች ተከፍላለች። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "47367", "contents": "ሥነ ዕውቀት በሂደት ጓጉለው ለብቻቸው ከወጡ የፍልስፍና ዘርፎች አንዱ ሲሆን የጥናቱ ትኩረት ዕውቀትን እራሱን በመመርመር ላይ ያተኩራል። ዕውቀት ምንድን ነው? መሰረቱና ወሰኑስ ምንድን ነው? ወይንስ ዕውቀት መሰረትም ሆነ ወሰን የለውምን? ከዚያ ባሻገር፣ እውነታ፣ ዕምነት እና ምክንየት ከዕውቀት ተፈጥሮ ጋር ያላቸውን ዝምድና ያስሳል። ጥርጣሬንና ሌሎች በዕውቀት ላይ ሊነሱ የሚችሉ ተቃውሞዎችን የሚመመረምር ክፍልምን ነው። የኢቲዮጲየ ኲ ዘራይ ያቆብ"} {"id": "11740", "contents": "ሚካኤል እምሩ የኢትዮጵያ ፖለቲካ ሰው ነበሩ። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "44201", "contents": "ኑብካውሬ 2 አመነምሃት ግብጽን በመካከለኛ መንግሥት (12ኛው ሥርወ መንግሥት) ከ1938 እስከ 1905 ዓክልበ. ግድም ድረስ የገዛ ፈርዖን ነበረ። የአባቱ 1 ሰኑስረት ተከታይ ነበር። በሰኑስረት ዘመነ መንግሥት በ፵፫ኛው ዓመት (1940 ዓክልበ. ግድም) ልጁን ኑብካውሬን ከእርሱ ጋር በጋርዮሽ ወደ ዙፋኑ አስነሣው። ከዚህ ሁለት ዓመት በኋላ በ1938 ዓክልበ. ግድም ሰኑስረት ዓረፈና ፪ አመነምሃት ለብቻው ፈርዖን ሆነ ይመስላል። ድርጊቶቹ ሁሉ አይታወቅም፣ አንድ የዜና መዋዕል ጽላት ለኑብካውሬ ዘመን ተገኝቶ የአመቶች ቁጥር ግን አይሰጠም። ከተመዘገቡ ሥራዎቹ መካከል፦ ወደ ሊባኖስ የንግድ ጉዞ ላከ፤ «ኢዋይ» (?) በሶርያ ለማጥፋት ሠራዊት ላከ፤ የኩሽ መንግሥት ተልእኮዎች ምርት ወደ ግቢው አመጡ፤ የሶርያ ተልእኮዎች ምርት ወደ ግቢው አመጡ፤ «ኢዋይ»ና «ያሲ» በሶርያ ለማጥፋት የተላከው ሥራዊት ተመለሠ፤ ወዘተ። ከዚህ በቀር እንደ ቀድሞ ዘመናት ፈርዖኖች በመምሰል «ነጭ ሀረም» የሚባል መቃብር አሠራ። ከጨቲዎቹ (አማካሪዎቹ ወይም ጠቅላይ ሚኒስትሮቹ) ሰኑስረት እና አመኒ ይታወቃሉ። ሁለት በጅሮንዶች ሳእሰት እና መሪካው በስም ይታወቃሉ፤ አንድ መኮንን ኸንቲኸቲወር ደግሞ ወደ ፑንት ምድር ጉዞ እንደ መራ በጽላት ላይ አስቀረጸ። በኑብካውሬ ዘመነ መንግሥት በ፴፫ኛው ዓመት (1907 ዓክልበ. ግድም) ልጁን 2 ሰኑስረት ከእርሱ ጋር በጋርዮሽ ወደ ዙፋኑ አስነሣው። ከዚህ ሁለት ዓመት በኋላ በ1905 ዓክልበ."} {"id": "2714", "contents": "(ደግሞ ኮምፒዩተር ይዩ።) ሲ++ (C++) ጃቫ (java) ስሞልቶክ (smalltalk) አሴምብሊ (Assembly) ባሲክ (basic) ሲ (C) ፓይተን (Python)"} {"id": "38843", "contents": "በቆጂ (ወረዳ) በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው። {{አቀማመጥ |align=center በቆጂ (ወረዳ) በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "17070", "contents": "ጭድ ይዞ እሳት ሳል ይዞ ስርቆት የአማርኛ ምሳሌ ነው። አደጋ"} {"id": "7326", "contents": "1 January 515 - 31 August 515 እ.ኤ.ኣ. = 507 ዓ.ም. 1 September 515 - 31 December 515 እ.ኤ.ኣ. = 508 ዓ.ም."} {"id": "7560", "contents": "1 January 398 - 29 August 398 እ.ኤ.ኣ. = 390 ዓ.ም. 30 August 398 - 31 December 398 እ.ኤ.ኣ. = 391 ዓ.ም."} {"id": "17742", "contents": ""} {"id": "20742", "contents": "ወደው የዋጡት ቅልጥም ከብርንዶ ይጥም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ወደው የዋጡት ቅልጥም ከብርንዶ ይጥም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "18660", "contents": "ፖል አንደርሰን ከእ.አ.አ. 1926 እስከ 2001 የኖረ ታዋቂ አሜሪካዊ ደራሲ ነው። በዋናነት እንግሊዝኛ: Tau Zero በተሰኘው ስራው ይታወቃል። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "49919", "contents": "ሃርፐር ቫሊ ፒ. ቲ. ኤ. (በእንግሊዝኛ: Harper Valley PTA፣ «የሃርፐር ሸለቆ ወላጆችና አስተማሮች ማኅበር») በ1970 ዓም (1978 እ.ኤ.አ.) የተፈጠረ አንድ የአሜሪካ ኮሜዲ ፊልም ነው። የፊልሙ ታሪክ የተመሠረተው በ1960 ዓም (1968 እ.ኤ.አ.) በተመሳሳይ ስም በወጣው ዘፈን ከጂኒ ራይሊ፣ «ሃርፐር ቫሊ ፒ. ቲ. ኤ. (ዘፈን)» ነበረ። ይሄ በአሜሪካ አገር በነዚህ ዓመታት መካከል የተከሠቱት የባህል ለውጦች በደንብ ይዘግባል። በታሪኩ ውስጥ፣ ስቴላ ጆንሰን (ተወናይት ባርባረ ኢደን) በሃርፐር ቫሊ ኦሃዮ (ልብ ወለድ መንደር) የምትገኝ ባልዋም ያረፈባት መልከ መልካም ብቸኛ እናት ነች። ለኮስሞቲክ ድርጅት የሰውን በር በማንኳኳት ኮስሞቲክ ትሸጣለች፣ ከዚህም ጭምር በሕይወት ለመደሠት አትፈራም። ሴት ልጅዋ ዲ (Dee) 14 ዓመት ስትሆን የሃርፐር ቫሊ ፪ኛ ደረጃ ተማሪ ነች። አንድ ቀን ዲ ከትምህርት ቤት ተመልሳ የሃርፐር ቫሊ ወላጆች-አስተማሮች ማኅበር ደብዳቤ ለናትዋ ለስቴላ አመጣች። በደብዳቤውም ዘንድ፣ የስቴላ አለባበስ የመንደሩን ግብረ ገብ ስለማትከብር፣ ለማኅበሩ ደስታ መንገድዋን ካልቀየረች በቅጣት ልጅዋ ከትምህርት ቤቱ ትወገዝ ነበር። የማኅበሩም አለቃ በጣም ጉረኛ ትዕቢተኛ የሆነችው ፍሎራ ሲምሰን-ራይሊ ትባላለች። በማኅበሩ ግብዝነት ተናድዳ፣ ስቴላ እራስዋ በሚከተለው ማኅበር ስብሰባ ድንገት ገባች። የማኅበር አባላት ምስጢሮችን ገልጣ ግብዞች እንደ ሆኑ በገሃድ አወጣች። ከዚህ በኋላ አንድ ሌላ ደብዳቤ ከድንጋይ ጋር በስቴላ መኖርያ ቤት በመስኮት ብርጭቆ በኩል ይደርሳል። ከመንደሩ እንድትወጣ ይላል። ከዚህም በኋላ በተረፈው ፊልም ስቴላ በብልሃቶችዋ ቂምዋን አበቀለች፣ የመንደሩንም ኗሪዎች አሳብ ቀየረችና እንኳን እራስዋ የማኅበር አለቃ፣ በመጨረሻም የመንደሩም ከንቲባ ዕጩ ሆነች። አዲስ ባል ደግሞ አግኝታለች። እንደገና በ1973 ዓም (1981 እ.ኤ.አ.) ባርባረ ኢደን ጋር ሃርፐር ቫሊ ፒ."} {"id": "21894", "contents": "ይሉሽን ባልሰማሽ ገበያም ባልወጣሽ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ይሉሽን ባልሰማሽ ገበያም ባልወጣሽ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "46902", "contents": "T / t በላቲን አልፋቤት ሀያኛው ፊደል ነው። የ«T» መነሻ ከቅድመ-ሴማዊ ጽሕፈት «ታው» እንደ ሆነ ይታስባል። በዚህ ጽሕፈት ፊደሉ የመስቀል ስዕል መስለ። ለዚህም ተመሳሳይ የግብጽ ሀይሮግሊፍ ነበር። ቅርጹ ከዚያ በፊንቄ (ከነዓን) ሰዎች ተለማ፣ ከዚህም በግሪክ አልፋቤት \"ታው\" (Τ, τ) ደረሰ። በግዕዝ አቡጊዳ ደግሞ «ተ» («ታው») የሚለው ፊደል ከቅድመ-ሴማዊው «ታው» ስለ መጣ፣ የላቲን 'T' ዘመድ ሊባል ይችላል። (ይህ ቋንቋ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ T የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ።"} {"id": "6572", "contents": "1 January 886 - 1 September 886 እ.ኤ.ኣ. = 878 ዓ.ም. 2 September 886 - 31 December 886 እ.ኤ.ኣ. = 879 ዓ.ም."} {"id": "7262", "contents": "1 January 547 - 31 August 547 እ.ኤ.ኣ. = 539 ዓ.ም. 1 September 547 - 31 December 547 እ.ኤ.ኣ. = 540 ዓ.ም."} {"id": "7526", "contents": "1 January 415 - 30 August 415 እ.ኤ.ኣ. = 407 ዓ.ም. 31 August 415 - 31 December 415 እ.ኤ.ኣ. = 408 ዓ.ም."} {"id": "15710", "contents": "የአጼ ተክለጊዮርጊስ ዜና መዋዕል በግዕዝ እንደተጻፈና በኸርበርት ጆሴፍና ዌልድ ብለንዴል ወደ እንግሊዝኛ እንደተተረጎመ ፣ በ1922 በካምብሪጅ ዩኒቨርሲቲ እንግሊዝ እንደታተመ ከጎን ቀርቧል። ይህ መጽሃፍ ዘመነ መሳፍንት ተብሎ በሚታወቀው ጊዜ የተነሱትን የተለያዩ ነገሥታት ግዛት በግዕዝ በኢትዮጵያውያዊ አይን እማኞች የሚመዘግብና ወደ እንግሊዝኛ የሚተረጉም ነው። የግዕዙ የአጼ ተክለጊዮርጊስ (1779-1795) ዜና መዋዕል ከገጽ 30 ይጀምራል፣ የእንግሊዝኛ ትርጉሙ ከገጽ 237 ይጀምራል።"} {"id": "12476", "contents": "ጀርማኒየም (germanium) የንጥረ ነገሮች ሠንጠረዥ ውስጥ ኬሚካዊ ውክሉ Ge ነው። አቶማዊ ቁጥሩም 32 ነው። የጥንተ፡ንጥር ጥናት (ኬሚስትሪ) በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ ጀርማኒየም የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ። (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "16598", "contents": "የቅብጠትን መጥፎነትና መጨረሻ ዋጋ የሚያሳይ ተረትና ምሳሌ -- ከንግሥቴ መኮንን"} {"id": "16664", "contents": "ቂልን አንድ ጊዜ ስደበው ሲሰደብ ይኖራል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "14024", "contents": "ኤታና በሱመር ነገሥታት ዝርዝር ላይ 12ኛው የኪሽ ንጉሥ በሱመር፣ የማሽዳ ልጅ አርዊዩም ተከታይ ይባላል። ከዚህ በላይ «ወደ ሰማይ ዐርጐ ውጭ አገሮችን ሁሉ ያሠለጠነው» ይባላል። 1,560 አመታት (ወይም እንደ ሌላ ቅጂ 635 አመታት) ከነገሠ በኋላ በልጁ ባሊኅ ተከተለ። ለኤታና ኅልውና የሥነ ቅርስ ማረጋገጫ ገና ባይገኝም፣ ስሙ ከአንዳንድ ሌላ የትውፊት ጽላት ይታወቃል። አንዳንዴም ይህ ኤታና የኪሽ መጀመርያው ንጉሥና መስራች ይባል ነበር።"} {"id": "21716", "contents": "ያሞሌ ጥጃ በወንዙዋ ትናፋ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያሞሌ ጥጃ በወንዙዋ ትናፋ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21734", "contents": "ያሽላል ያሉት ኩል አይን ያጠፋል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያሽላል ያሉት ኩል አይን ያጠፋል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "17252", "contents": "ራስ ወዳድነት ለማህበራዊ ኑሮ አይጠቅምም"} {"id": "20300", "contents": "እኔን አይተህ ተቀጣ በጉድህ እንዳትወጣ አለ ሌባ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "17384", "contents": "ጅል ሲሰለጥን ከጋቢው ላይ ኪስ ይሰፋል"} {"id": "21932", "contents": "ይኖሩዋል በደጋ ይተኙዋል በአልጋ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ይኖሩዋል በደጋ ይተኙዋል በአልጋ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "17960", "contents": "ተዝካር ያየ ተማሪ ሸቀጥ ያየ አጣሪ አይን የለውም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22118", "contents": "ድመት ውስጥ ውስጡን አውሬ ናት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ድመት ውስጥ ውስጡን አውሬ ናት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "31106", "contents": "ኢታሉስ ወይም አትላስ ኪቲም በአውሮጳ አፈ ታሪክ ዘንድ የሂስፓኒያ (እስፓንያ) ንጉሥ፣ ከዚያም በኋላ የጣልያን ንጉሥ ነበረ። አኒዩስ፣ አቨንቲኑስና ሌሎች ጸሐፍት እንደሚሉ ሄርኩሌስ ሊቢኩስ በ1929 ዓክልበ. ግድም በእስፓንያ ዓርፎ ሄስፔሩስ ከአለቆቹ አንድ ሲሆን ወዲያው ንጉሥ ሆነ። በኋላ ግን ወንድሙ አትላስ ኪቲም ወይም ኢታሉስ ወደ ጣልያን አባረረው፤ በዚያም ሄስፔሩስ መንግሥቱን ከአልቴዩስ ያዘ። ሄስፔሩስና ወንድሙ አትላስ የያፔቱስ ልጆች ይባላሉ፤ ዲዮዶሮስም እንዲህ ተረከ። ግንኙነት ከማውሬታኒያ አትላንቲክ ጠረፍ ጋር (የአሁኑ ሞሮኮ) እንደ ነበራቸው ይታመን ነበር። «ኪቲም» የሚለው ስም ደግሞ ከያዋን ልጆች መካከል ይገኛል። ከጊዜ በኋላ በ1876 ዓክልበ. ግን አትላስ ኪቲም ልጁን ሲኮሩስ በእስፓንያ ዙፋን ትቶ የጣልያንም መንግሥት ከወንድሙ ያዘበት፤ ስሙንም «ኢታሉስ» ለሀገሩ (ኢታሊያ፣ ኢጣሊያ) የሰጠው ነው ይጻፋል። አንዳንድ መጽሐፍ እንደሚገልጸው፣ መጀመርያ የጋላጤስ ሰዎች በሰፈሩበት በሲኪሊያ ደርሶ ከዚያ አትላስ በመርከቦች እስከ ቲቤር ወንዝ ድረስ ሄዶ ወንዙን ገብቶ ዙሪያውን ያዘ። አትላስ ሴት ልጁን ሮማ በ«አቦሪጌኔስ» (በተራሮችና ከቲቤር ወንዝ ደቡብ የኖሩት ጊጋንቴስ) ወገን ላይ ንግሥት አድርጎ ሾማት። የአትላስ ሌላ ልጅ ሞርጌስ «ኮሪቱስ» ወይም አልጋ ወራሽ አደረገው። የአትላስ ሴት ልጅ ኤሌክትራ የሞርጌስን ተከታይ የአልቴዩስ ልጅ-ልጅ ካምቦብላስኮን አገባችው።"} {"id": "38114", "contents": "ቡዲስም በጎታማ ቡዳ ትምህርቶች የተመሠረተ እምነት ነው። ይህም በ፮ኛው ክፍለ ዘመን ዓክልበ. የኖረ የሕንድ አገር መስፍን ነበረ። ቡዲስም በካምቦዲያ እና በቡታን በይፋ የመንግሥት ሃይማኖት ነው። የቡዲስም መጀመርያ እንደ አንድ የሕንድ አገር ፍልስፍና ነበረ። በጎታማ ትምህርት የጽድቅ ኑሮ የሚይዙ ሰዎች ወደ ከፍተኛ ደረጃ ደርሰው ከሰምሳረ ወይም ከተመላሽ-ትስብዕት ማምለጥ፣ ከሕልውና ወደ «ኒርቫና» (ኢ-ሕልውና) ማምለጥ የሚፈለግ ዒላማ ነው። ስለ አምላክ ወይም ስለ እግዚአብሔር ግን አያስተምርም፤ ከፍተኛ ደረጃ የደረሱት እንደ ጎታማ ቡዳ አማልክቱ ወይም «ቡዳዎች» ይባላሉ። ለቡዳዎችም ምስል ተቀርጾ መሥራትና የምስሎች አምልኮት እንደ አብርሃማዊ ሃይማኖቶች (አስርቱ ቃላት) ኃጢአት ሳይባል፣ እንደ ጽድቅ ይቆጠራል፤ ይህም ልማድ የተገኘው በባክትሪያ (አፍጋኒስታን) ከታላቁ እስክንድር ዘመቻ ጀምሮ ከኖሩት ግሪክ-ቡዲስቶች ነበር። በዚህ ዓለም ሀዘን ከደስታ ጋር ሲፈራረቅ ለመንፈስ ወይም ነፍስ ሕልውና ባለውለታ በመሆን ፈንታ፣ ነፍስ የሚባለው ወይም ነጻ ፈቃድ ምታቶች ናቸው ይላሉ። ከነዚህ ልዩነቶች በቀር፣ በተለይ ከአስርቱ ቃላት መጀመርያ 4 ቃላት ቢለዩም፣ በተረፈ ግን በአጠቃላይ ከመጨረሾች 6 ቃላት ጋር ይስማማሉ። በተለይም፦ «የባልንጀራህን ሀብት አትመኝ» - በቡዲስም ዘንድ ደግሞ መመኘትን ሁሉ ማጥፋት፣ እንዲሁም ገዳም ገብቶ መኖኩሴ መሆን እንደ ጽድቅ ነው። «እናትህንና አባትህን አክበር» - በቡዲስም ደግሞ ቁም ነገር ነው፤ እንዲሁም ለችግረኞች ምጽዋትና ልግሥና ማድረግ ጽድቅ ነው። ቡዲስም በእስያ አገራት ተስፋፍቶ ሁለት ዋና ክፍሎቹ ጤራቫዳ ቡዲስምና ማሃያና ቡዲስም ይባላሉ። በጤራቫዳ ቡዲስም ዘንድ፣ ሳንስክሪትና ፓሊኛ እንደ ተቀደሱ ቋንቋዎች ይቆጠራሉ። ፓሊኛ በተለይ ለቡዲስም ፍልስፍና ጽሑፎች ለመጻፍ ከሳንስክሪት የተደረጀው የልጆች ቋንቋ ይመስላል፤ ስለዚህ እንደ ሳንስክሪት የሕንዳዊ-አውሮፓዊ ቋንቋዎች ቤተሠብ አባል ነው። የፓሊኛ ሕንዳዊ-አውሮፓዊ ቃላት ድምጽ ወደ «ኒርቫና» ደረጃ እንደሚመራ ያምናሉ። በቡዲዝም እምነት አስተምሮት መሠረት ፈጣሪ ሚባለውን አካል ከውስጥ መፈለግ እና በሁሉም ነገር ሊተካ የሚችል ነው!! : ይህ ፡ አጭር ፡ ሃይማኖት ፡ ነክ ፡ ጽሑፍ ፡ መሠረት ፡ ወይም ፡ መዋቅር ፡ ነው። እርስዎ ፡ ሊያስፋፉት ፡ ይችላሉ!"} {"id": "41564", "contents": "ሰማሪዎን (ዕብራይስጥ፦ /ጽማሪ/) በኦሪት ዘፍጥረት 10 ከከነዓን ልጆች አንዱ ነበረ። በፊንቄ ጠረፍ ላይ ጹሙር (ጹሙሩ) በአሁኑ ሶርያ የተባለው ከተማ ስሙን ከርሱ እንዳገኘው ይባላል። አለቃ ታዬ እንደ ጻፈው፣ በኩሽ ንጉሥ 1 ሳባ 15ኛ ዓመቱ በግብጽና በሱዳን ላይ ረሃብ ስለ ጸና ከከነዓን ልጆች የሰማሪዎን (ሳምሪ) ተወላጅ ዋቶ እና ነገዱ (ወይጦ) ወደ ኩሽ መንግሥት ገቡ።"} {"id": "38678", "contents": "ባሕር ዳር ዙሪያ በአማራ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "5602", "contents": "1 January 1365 - 5 September 1365 እ.ኤ.ኣ. = 1357 ዓ.ም. 6 September 1365 - 31 December 1365 እ.ኤ.ኣ. = 1358 ዓ.ም."} {"id": "5523", "contents": "1 January 1404 - 6 September 1404 እ.ኤ.ኣ. = 1396 ዓ.ም. 7 September 1404 - 31 December 1404 እ.ኤ.ኣ. = 1397 ዓ.ም."} {"id": "5635", "contents": "1 January 1349 - 5 September 1349 እ.ኤ.ኣ. = 1341 ዓ.ም. 6 September 1349 - 31 December 1349 እ.ኤ.ኣ. = 1342 ዓ.ም."} {"id": "5570", "contents": "1 January 1381 - 5 September 1381 እ.ኤ.ኣ. = 1373 ዓ.ም. 6 September 1381 - 31 December 1381 እ.ኤ.ኣ. = 1374 ዓ.ም."} {"id": "5299", "contents": "1 January 1514 - 7 September 1514 እ.ኤ.ኣ. = 1506 ዓ.ም. 8 September 1514 - 31 December 1514 እ.ኤ.ኣ. = 1507 ዓ.ም."} {"id": "5418", "contents": "1 January 1456 - 6 September 1456 እ.ኤ.ኣ. = 1448 ዓ.ም. 7 September 1456 - 31 December 1456 እ.ኤ.ኣ. = 1449 ዓ.ም."} {"id": "5643", "contents": "1 January 1345 - 5 September 1345 እ.ኤ.ኣ. = 1337 ዓ.ም. 6 September 1345 - 31 December 1345 እ.ኤ.ኣ. = 1338 ዓ.ም."} {"id": "6755", "contents": "1 January 796 - 1 September 796 እ.ኤ.ኣ. = 788 ዓ.ም. 2 September 796 - 31 December 796 እ.ኤ.ኣ. = 789 ዓ.ም."} {"id": "7018", "contents": "1 January 665 - 31 August 665 እ.ኤ.ኣ. = 657 ዓ.ም. 1 September 665 - 31 December 665 እ.ኤ.ኣ. = 658 ዓ.ም."} {"id": "7171", "contents": "1 January 589 - 30 August 589 እ.ኤ.ኣ. = 581 ዓ.ም. 31 August 589 - 31 December 589 እ.ኤ.ኣ. = 582 ዓ.ም."} {"id": "6850", "contents": "1 January 749 - 1 September 749 እ.ኤ.ኣ. = 741 ዓ.ም. 2 September 749 - 31 December 749 እ.ኤ.ኣ. = 742 ዓ.ም."} {"id": "7050", "contents": "1 January 649 - 31 August 649 እ.ኤ.ኣ. = 641 ዓ.ም. 1 September 649 - 31 December 649 እ.ኤ.ኣ. = 642 ዓ.ም."} {"id": "6866", "contents": "1 January 741 - 1 September 741 እ.ኤ.ኣ. = 733 ዓ.ም. 2 September 741 - 31 December 741 እ.ኤ.ኣ. = 734 ዓ.ም."} {"id": "7243", "contents": "1 January 554 - 30 August 554 እ.ኤ.ኣ. = 546 ዓ.ም. 31 August 554 - 31 December 554 እ.ኤ.ኣ. = 547 ዓ.ም."} {"id": "6914", "contents": "1 January 717 - 1 September 717 እ.ኤ.ኣ. = 709 ዓ.ም. 2 September 717 - 31 December 717 እ.ኤ.ኣ. = 710 ዓ.ም."} {"id": "7066", "contents": "1 January 641 - 31 August 641 እ.ኤ.ኣ. = 633 ዓ.ም. 1 September 641 - 31 December 641 እ.ኤ.ኣ. = 634 ዓ.ም."} {"id": "6826", "contents": "1 January 761 - 1 September 761 እ.ኤ.ኣ. = 753 ዓ.ም. 2 September 761 - 31 December 761 እ.ኤ.ኣ. = 754 ዓ.ም."} {"id": "6811", "contents": "1 January 768 - 1 September 768 እ.ኤ.ኣ. = 760 ዓ.ም. 2 September 768 - 31 December 768 እ.ኤ.ኣ. = 761 ዓ.ም."} {"id": "7010", "contents": "1 January 669 - 31 August 669 እ.ኤ.ኣ. = 661 ዓ.ም. 1 September 669 - 31 December 669 እ.ኤ.ኣ. = 662 ዓ.ም."} {"id": "6803", "contents": "1 January 772 - 1 September 772 እ.ኤ.ኣ. = 764 ዓ.ም. 2 September 772 - 31 December 772 እ.ኤ.ኣ. = 765 ዓ.ም."} {"id": "6986", "contents": "1 January 681 - 31 August 681 እ.ኤ.ኣ. = 673 ዓ.ም. 1 September 681 - 31 December 681 እ.ኤ.ኣ. = 674 ዓ.ም."} {"id": "12133", "contents": "ደቡብ ወሎ ዞን በአማራ ክልል ከሚገኙት 10 ዞኖች አንዱ ነው። የዞኑ ርዕሰ መስተዳደር በደሴ ከተማ ይገኛል። ዞኑን በሰሜን ሰሜን ወሎ፣ በሰሜን ምዕራብ ደቡብ ጎንደር፣ በምዕራብ ምስራቅ ጎጃም እንዲሁም በደቡብ ሰሜን ሸዋ ፣ ኦሮሞ ብሄረሰብ ዞን እና የኦሮሚያ ክልል በምስራቅ አፋር ክልል ያዋስኑታል። በዞኑ ከሚገኙ ከተሞች መካከል ደሴ፣ ኮምቦልቻ፣ አጅባር-ተንታ እና ሃይቅ ይገኙበታል። የወሎ ህዝብ የክርስትና እና የእስልምና እምነት ተከታይና በእምነቱም ጠንካራ የሆነ ህዝብ ነው። ደግሞ ይዩ፦ ወሎ (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) ወሎ የነግድ ስም አይደለም፣ይልቁንስ የቦታ ስያሜ ነው ልክ እንደ ጎጃም እና ጎንደር"} {"id": "31924", "contents": "ክላውድ ሻነን (1908-1993 ዓ.ም.) አሜሪካዊ ሓሳቢ፣ ኤሌክትሮኒክ ኢንጂኔር፣ እና ሥነ ምስጢረኛ (ክሪፕቶግራፈር) የነበር ሲሆን በቅጽል ስሙ የመረጃ ኅልዮት አባት ተብሎ ይታወቃል፡፡ ሻነን በ1940ዓ.ም. በደረሰው አንድ ጽሑፍ የሥነ መረጃ ኅልዮትን እንደመሰረተ ይጠቀሳል፣ ይሄውም በአሁኑ ዘመን ለሚገኘው የኮምፒውተርና ከኮምፒውተር ጋር የተነካኩ ማናቸውም ቴክኖሎጂዎች መነሻ ነው፡፡ በሌላ ጎን ክላውድ ሻነን የዲጂታል ኮምፒውተርና የዲጂታል ዑደት ቅየሳ ኅልዮትን መስራች እንደሆነ ስምምነት አለ። ይሄንንም የፈጸመው በ1929 ዓ.ም. ለድህረ ምረቃው (ማስተርስ) በጻፈው ጽሑፍ ሲሆን በጊዜው ሻነን የ21 ዓመት ወጣት ነበር። በዚህ ጽሑፉ የቡላዊ አልጀብራና የኤሌክትሪክ ዑደት አንድ ላይ ተዳምረው ማናቸውንም የቁጥርና የአምክንዮ ተዛምዶዎች መፍታት እንዲችሉ በማሳየቱ ነበር። በተረፈ፣ በሁለተኛው የአለም ጦርነት ወቅት የሥነ ምስጢር ትንተና በማካሄድ እና የጠላትን ኮድ በመበተን ስሙ ይነሳል።"} {"id": "44397", "contents": "ዶክተር ሙላቱ ተሾመ የኢትዮጵያ ፕሬዚዳንት ናቸው። ሙላቱ ተሾመ ውርቱ በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ወለጋ አርጆ ወረዳ በ1949 ዓ.ም. የተወለዱ ሲሆን የመጀመሪያ እና የሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን በአርጆ እና በአዲስ አበባ ተከታትለዋል። በ1974 ዓ.ም የመጀመሪያ ዲግሪያቸውን በፖለቲካ ኢኮኖሚ ፍልስፍና እንዲሁም በአለም አቀፍ ግንኙነት ከዚያም በፍልሰፍና የዶክቶሬት ድግሪያቸውን። ዶክተር ሙላቱ ተሾመ የተለያዩ የምርምር ስራዎችን በተለያዩ መስኮች ያከናወኑ እና በመምህርነትም ያገለገሉ ሲሆን ፥ አማርኛ ፣ ኦሮምኛ ፣ እንግሊዘኛ ፣ ቻይንኛ እንዲሁም ፈረንሳይኛ ቋንቋን መናገር እና መጻፍ ይችላሉ። ከ1993-1994 ዓ.ም የኢፌዴሪ የግብርና ሚኒስትር ፣ ከጥቅምት 1994 እስከ 1998 ዓ.ም በፌደሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤነት እንዲሁም ከ1998 ዓ.ም ጀምሮ በቱርክ የኢፌዴሪ ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ሆነው አገልግለዋል። ዶክተር ሙላቱ በትዳር ህይወታቸው የአንድ ወንድ ልጅ አባት ናቸው። አዲሱ ፕሬዘደንት በብሄራዊ ቤተ መንግስት አቀባበል እየተደረገላቸው"} {"id": "2057", "contents": "ሙዚቃ ድምጸቱ ልዩ ዉበት ያለውና በስው ልቡና ውስጥ ሰርስሮ ሊገባ የሚችል ኃይል አለው። ሙዚቃን ለመጀመሪያ ጊዜ ቅዱስ ያሬድ እንደፈለሰፈው ይነገርለታል። ሙዚቃ እከሌ ፈጠረው የሚባል አይደልም በመሳሪያ ተደግፎ ወይንም በድምጥ ውስጣዊ ስሜትን መግልጫ አንጉርጉሮ ወይም ደምጥ ነው። ቅዱስ ያሬድ የቤተክርስቲያን ዜማን ይፈለሰፈ ታላቅ መንፈሳዊ አባት ነው። የኢትዮጵያ ሙዚቃ የኢትዮጵያ የባህል ሙዚቃ መሣሪያዎች ቴዲ አፍሮ አርባ ልጆች ሙሉቁን መለሠ ዘፈን ሠውነቷ ታሪክ አዝማሪቤት ሙዚቃና በቪዲዮ www.AzmariBet.com የኢትዮጵያ ሙዚቃና ቀልድ በቪዲዮ በያይነቱ እዚህ ይመልከቱ የኢትዮጵያ ሙዚቃ በያይነቱ (ይህ ባሕል ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "36500", "contents": "ፓራጓይ በደቡብ አሜሪካ የምትገኝ አገር ስትሆን ዋና ከተማዋ አሱንሲዮን ናት። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "13195", "contents": "መጥረቢያ ለእንጨት መቁረጫ፣ መፍለጫ እና መቆራረጫ የሚያገለግል መሳሪያ ነው። ይህ መሳሪያ በተለያየ ዓይነት ቅርፅ ሊዘጋጅ ይችላል። ከጫፉ አካባቢ የብረት ስለት ያለው ሲሆን ይህ ስለት እንደ አስፈላጊነቱ በሁለቱም ወይም በአንድ አቅጣጫ ብቻ ሊሆን ይችላል።"} {"id": "8282", "contents": "1 January 28 - 26 August 28 እ.ኤ.ኣ. = 20 ዓ.ም. 27 August 28 - 31 December 28 እ.ኤ.ኣ. = 21 ዓ.ም."} {"id": "8306", "contents": "1 January 16 - 26 August 16 እ.ኤ.ኣ. = 8 ዓ.ም. 27 August 16 - 31 December 16 እ.ኤ.ኣ. = 9 ዓ.ም."} {"id": "8314", "contents": "1 January 12 - 26 August 12 እ.ኤ.ኣ. = 4 ዓ.ም. 27 August 12 - 31 December 12 እ.ኤ.ኣ. = 5 ዓ.ም."} {"id": "12519", "contents": "ፖሎኒየም (Polonium) የንጥረ ነገሮች ሠንጠረዥ ውስጥ ኬሚካዊ ውክሉ Po ነው። አቶማዊ ቁጥሩም 84 ነው። የጥንተ፡ንጥር ጥናት (ኬሚስትሪ) በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ ፖሎኒየም የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ። (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "11788", "contents": "ኒኮላ ሳርኮዚ (በ ፈረንሳይኛ ፡ Nicolas Sarkozy) 23ኛ የፈረንሣይ ፕሬዚዳንት ነበሩ።"} {"id": "3695", "contents": "ኑርሡልጣን፣ ቀድሞ አስታና (Астана) የካዛክስታን ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 288,200 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 51°18′ ሰሜን ኬክሮስ እና 7°45′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል። በሥፍራው ላይ የሩስያ ወታደሮች አምባ በ1816 ዓ.ም. ሠሩ። ይህ በኋላ አክሞሊንስክ የተባለ መንደር ሆነ። በ1953 ዓ.ም. ስሙ ጸሊኖግራድ ሆነ። በ1983 ደግሞ ስሙ አቅሞላ ሆነ። ከ1989 ዓ.ም. ጀምሮ ዋና ከተማ በሆነበት ወቅት ስሙ አስታና ሆነ፣ በመጨረሻም በ2011 ዓም ስሙ ኑርሡልጣን ሆነ።"} {"id": "46783", "contents": "ጉጀራት በምዕራብ የምትገኝ የሕንድ ክልል ናት።"} {"id": "9898", "contents": "የሲስተም አሰሪ (operating system) ተጠቃሚዎችንና ሌሎች በማሽኑ ላይ የሚሰሩ ሶፍትዌሮችን የሚያስተናግድ ፕሮግራም ነው። በዚህ ሥራው የተጠቃሚዎችን ግብአቶች ወይም የማሽኑን ውጤቶችን የሚያቀናብሩ መሳሪያዎችን ይቆጣጠራል፤ የማሽኑን መዝገብ (memory) አጠቃቀም ለሚጠይቁ ፕሮግራሞች ይደለድላል፤ የተለያዩ የማሽኑን የመሳሪያ ሀብቶች (hardware resources) ይደለድላል፤ ማሽኑ ከኮምፒውተር መረብ ጋር ያለውን ግንኙነት ይቆጣጠራል እንዲሁም የመዛግብት (ፋይሎች) አቀማመጥን ያደራጃል።"} {"id": "2416", "contents": "የሐረሪ ክልል (ክልል 13) ከኢትዮጵያ ዘጠኝ ክልሎች አንዱ ነው። ሐረር የክልሉ ዋና ከተማ ናት። 374 ካሬ ኪ.ሜ. ቦታ ሲሸፍን በ1991 የሕዝብ ብዛቱ 154,000 ነበር። ^ ሀ ለ \"፳፻፬ ዓ.ም. ብሔራዊ ስታቲስቲክስ\". ማዕከላዊ ስታቲስቲክስ ኤጀንሲ. በሰኔ ፳፪ ቀን ፳፻፮ ዓ.ም. የተወሰደ."} {"id": "48497", "contents": "ጀፍሪ ራሽ (እንግሊዝኛ፦ Geoffrey Roy Rush፣ 1951፣ አውስትራልያ) የአውስትራልያ ተዋናይ ነው። ኤልሳበጥ (1998) ሙኒክ (2005)"} {"id": "19607", "contents": "የኤል ሳልቫዶር እግር ኳስ ፌዴሬሽን (እስፓንኛ፦ Federación Salvadoreña de Fútbol ወይም FESFUT) የኤል ሳልቫዶር እግር ኳስ አስተዳዳሪ አካል ነው። ፌዴሬሽኑ የኤል ሳልቫዶር ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድንንና ሦስት የአገር ውስጥ የክለብ ውድድሮችን ያዘጋጃል። የተመሠረተው በ1935 እ.ኤ.አ. ሲሆን በ1938 እ.ኤ.አ. የፊፋ አባል ሆኗል። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "14770", "contents": "ለልጅ አይስቁለትም ለውሻ አይሮጡለትም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ይህን ካደረጉ በራስወ ላይ ችግር አመጡ ነው። ምናባትም ስለውሻው ልክ ይሆናል ግን ለልጅ አይሳቁ የሚለው ምክር ከዘመናዊ የኑሮ ዘይቤ ጋር የሚጋጭ ያለፈበት ምክር ሳይሆን አይቀርም።"} {"id": "15162", "contents": "ለጠላትህ እንደ ዳቦ እስኪገምጥህ አትመቸው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "14938", "contents": "ለነገረኛ ነገር ተውለት ለሆዳም እህል አቅርብለት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "15018", "contents": "ለዳኛ አመልክት እንዲሆን መሰረት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "15002", "contents": "ለውጥ የፈለገ የሚሻለውን መሆኑን ተገንዝቦ ነው።"} {"id": "14890", "contents": "ለቀላል ሰው ምስጢር መንገር በቀዳዳ አቁማዳ ጤፍ መቋጠር የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሁለቱም አይቋጥሩም።"} {"id": "9282", "contents": "ወርቅ የጥንተ፡ንጥር ጥናት (ኬሚስትሪ)"} {"id": "15738", "contents": "የካቲት ፭፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻፹፭ ኛው ዕለት ሲሆን፤ የበጋ ወቅት ፵ ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፻፹፩ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፻፹ ቀናት ይቀራሉ። ፲፮፻፹፭ ዓ/ም - ንጉሡ አጼ ኢያሱ ከጳጳሱ አባ ሲኖዳ እና እጨጌ ዮሐንስ ጋር አክሱም እንዳሉ ሙራድ የተባለ ታላቅ ግብጻዊ ነጋዴ በሕንድ ውቅያኖስ መጥቶ ከሆላንድ ንጉሥ ያመጣውን ሰላምታ እና ደብዳቤ አቀረበ። ፲፯፻፰ ዓ/ም - ማክሰኞ ዕለት የአጼ ኢያሱ አድያም ሰገድ ልጅ ንጉሥ ዳዊት፣ አጼ ዳዊት አድባር ሰገድ ተብለው ዘውድ ጭነው ነገሡ። ፲፰፻፵፯ ዓ/ም - ደጃዝማች ካሳ ኃይሉ ደረስጌ ማርያም ላይ አቡነ ሰላማ ቀብተዋቸው ዘውድ ጭነው ዓፄ ቴዎድሮስ ንጉሠ ነገሥት ዘኢትዮጵያ ተባሉ። የቴዎድሮስ ታሪክ፣ በብርሊን እንደሚገኝ አብነት አሳታሚው ዶክቶር እኖ ሊትመን። በ፲፱፻ ወ ፪ ዓመት መርስዔ ኀዘን ወልደ ቂርቆስ፣ ዕለታዊ የታሪክ ድርጊት - “የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን የመጀመሪያው ፓትረያርክ” (፲፱፻፶፩ ዓ/ም)"} {"id": "15602", "contents": "ሴት በጳጳስ ኳደሬ በንጉስ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "15554", "contents": "ሰው ያመነ ውሀ የዘገነ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሰው ማመን ቀብሮ ነው"} {"id": "15578", "contents": "ሲያውቀኝ ናቀኝ የአማርኛ ምሳሌ ነው። አወቁሽ ናቁሽ"} {"id": "15546", "contents": "ሲገደገድ ያልበጀው ሲወቀር እሳት ፈጀው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "15650", "contents": "ደቂቅ ዘ አካላት ወይም በእንግሊዝኛ Microorganisms የሚባሉት በአጉሊ መነጽር ብቻ የሚታዩ ማለትም በባዶ ዓይን የማይታዩ አካላት ናቸው። የነዚህ አካላት ጥናት microbiology ይባላል። ይህም ጥናት የተጀመረው በአንቶን ቫን ሉዊንሁክ ሲሆን በ1675 እ.ኤ.አ. የራሱን የአጉሊ መነጽር ተጠቅሞ የመጀመሪያዎቹን ደቂቅ ዘ አካላት በማግኘቱ ነው። አርኬአዎች ቅድመኑክለሳዊ አንድህዋሴ አካላት ሲሆኑ፣ በካርል ዎሴ ባለ ሶስት ጎራ ስርዓተ ምደባ መሰረት የመጀመሪያውን ሕይወት ያላቸው አካላት ጎራ ይመሰርታሉ።  ቅድመ ኑክለሳዊ የሚለው ቃል ሲተረጎም ኑክለስና ሌሎች በክርታስ የተሸፈኑ ክፍለ ህዋሳት የሌሉት ተብሎ ሊተረጎም ይችላል።  አርኬአዎች ቀደም ሲል በአንድ ጎራ አብረዋቸው ተመድበው ከነበሩት ከባክቴሪያ ጋር ይህን ትርጓሜ ይጋራሉ። አርኬአዎች ከባክቴሪያ የሚለዩት በስነባሕርያቸው እና በባዮኬሚስትሪያቸው ነው። ለምሳሌ የባክቴርያ ሕዋስ ክርታስ የተሰራው ከፎስፎግላይሴራይዶች በኤስተር ቦንድ አማካኝነት ሲሆን፤ የአርኬአዎች ክርታስ ግን የተሰራው ከኢተር ሊፒዶች ነው። ባክቴሪያዎች ቅድመኑክለሳዊ ማለትም ፦ ኑክለስና ሌሎች በክርታስ የተሸፈኑ ክፍለ ህዋሳት የሌሏቸው መሆናቸው ከአርኬአዎች ጋር ያመሳስላቸዋል። እንደ ታዮማርጋሪታ ናሚቢየንሲስ እጅግ በጣም ጥቂት ወጣ ያሉ ዝርያዎች በስተቀር ባክቴሪያዎች በሙሉ ያለ ማይክሮስኮፕ የማይታዩ ደቂቅ ዘአካላት ናቸው። ውን ኑክለሳውያን በውስጣቸው እንደ ህዋስ ኑክለስ፣ ጎልጂ እቃ እና ኃይለህዋስ ያሉ ክፍለ ህዋሳት ያሏቸው መሆናቸው ከባክቴሪያዎችና ከአርኬአዎች ይለያቸዋል። ከውን ኑክለሳውያን ጎራ መካከል ፕሮቲስታዎች በብዛት አንድህዋሴ የሆኑ ሚክሮስኮፓውያን ናቸው።ይህ ጎራ ለምደባ አስቸጋሪ የሆኑ ሰፊ ተልያይነት ያላቸው ፍጡራንን ያቀፈ ነው።ባለብዙ ህዋስ የሆኑ ብዙ የዋቅላሚ ዝርያዎች ፕሮቲስታዎች ናቸው። በፕሮቲስታ ውስጥ የሚገኙ ዝርያዎች ቁጥር በውል አይታወቅም፤ ምክኒያቱም በዚህ ሰፍን ውስጥ የሚገኙ የተለዩ ዝርያዎች በጣም ጥቂት ስለሆኑ ነው። ፈንገሶች እንደ የዳቦ እርሾ (ሳካሮማይሰስ ሰርቪሴ) ያሉ ብዙ አንድህዋሴ ዝርያዎች አሏቸው። ዋቅላሚ የሚለው ቃል ከተለያዩ ስርወዘራዊ ቡድኖች የተገኙ እና በተለያዩ የሥርዓተ ምደባ ዘርፎች ውስጥ የሚገኙ የተለያዩ ሕይወት ያላቸው ፍጡራንን የሚወክል ሰፊ ቡድን ነው። በአጠቃላይ ዋቅላሚዎች ስንል እያልን ያለነው፦ በአብዛኛው እውነተኛ ስር፣ግንድ፣ ቅጠል እና ሥርአተሸንዳ የሌላቸው ባለ ቀላል የመራቢያ መዋቅር የሆኑ እና ምግብሰሪ የሆኑ የውሃውስጥ ዕፅዋትመሰል ፍጡራንን ነው። በመላው ዓለም ማለትም፦ በባሕር፣ በጨው አልባ ዉሃማ አካላት እና እርጥበታማ የየብስ ክፍሎች ተሰራጭተው ይገኛሉ። አብዛኛዎቹ ሚክሮስኮፓዊ ሲሆኑ ጥቂቶች ግን በጣም ግዙፎች ናቸው። ለምሳሌ አንዳንድ የባሕር ውስጥ አረሞች (sea weeds) እስከ ፶ ሜትር ያህል ሊረዝሙ ይችላሉ። አረንጓዴ ዋቅላሚዎች ብርሃናዊ አስተፃምሮ ማከናወን የሚችሉ ብዙ ውን ኑክለሳውያንን የሚያቅፍ ሰፊ ቡድን ነው። ምንም እንኳን ጥቂት አረንጓዴ ዋቅላሚዎች ከፕሮቲስታዎች ጋር የሚመደቡ ቢሆንም፣ እንደ ክሎሮፋይታ ያሉ ሌሎች ዋቅላሚዎች በዕፅዋት ውስጥ የመደባሉ። እንደ ክላሚዶሞናስ ያሉ በጣም ብዙ አንድህዋሴ የሆኑ አረንጓዴ ዋቅላሚዎች አሉ። ^ De Rosa, M.; Gambacorta, A.; Gliozzi, A. (1 March 1986)."} {"id": "13165", "contents": "ዳማ ከሴ (Ocimum sauve Willd(Labiatae) ) በኢትዮጵያ የሚበቅል ዕፅ ሲሆን እንደ ከሴ (ስ. ጥሩ ሽታ ያለው የቁጥቋጦ አይነት። ዕቃ ማጠኛ ወይም ኮሰረት Lippia adoensis (Verbenaceae) ያለ ለመድኅኒትነት የሚጠቀሙበት ነው። ይሄ ዕጽ በሺ ስድስት መቶ እስከ ሁለት ሺ ሁለት መቶ ሜትር ከፍታ ባሉ ሥፍራዎች የሚበቅል ሲሆን አብዛኛውን ጊዜ ለመድኅኒትነት ጥቅም የሚውለው ቅጠሉን በመጭመቅና በማሽተት፣ ወይም ቅጠሉን በውሐ አፍልቶ በመታጠን ወይም በመጠጣት ነው። ለጉንፋን፣ ለራስ ምታትና ለውሻ ልክፍት (በተለምዶ - ያድን አያድን አይታወቅም) ይጠቀማል። የቅጠሉ ጭማቂ በውሃ ወይም በቡና ለትኩሳት («ምች») ይሰጣል። የቅጠሉ ወይም የልጡ ለጥፍ በቁስል ይለጠፋል። ^ ባህሩ ዘርጋው ግዛው (፲፱፻፺፬ ዓ/ም)፣ ገጽ ፬፻፶፮ ^ A. DEBELLA, E. MAKONNEN, D. ABEBE, F. TEKA and A. T. KIDANEMARIAM (2003) ^ በደብረ ሊባኖስ ዙሪያ ያለው ሕዝብ መድሃኒታዊ እጾች እውቀናና ጥቅም 1998 ዓም ከጥላሁን ተክለሃይማኖት፣ ሚሩጸ ጊዳይ፣ ግርማይ መድኅን፣ ያለም መኮነን፣ አዲስ አበባ ዩኒቬርሲቴ፣ አክሊሉ ለማ ተቋም ^ የፍቼ፣ ኦሮሚያ ባህላዊ መድሃኒት ጥናት 2006 ዓም ከዓቢዩ እኒየው እና ሌሎች፣ ጎንደርና አዲስ አበባ ኡኒቨርሲቲዎች ሥነ ፍጥረት ኮሌጆች ^ የዘጌ ልሳነ ምድር ባህላዊ መድሃኒት ጥናት 1999 ዓም ከጥላሁን ተክለሃይማኖት፣ ሚሩጸ ጊዳይ፣ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ባህሩ ዘርጋው ግዛው ፤ \"ዘርጋው የአማርኛ መዝገበ ቃላት\" ፲፱፻፺፬ ዓ/ም (እንግሊዝኛ) A. DEBELLA, E. MAKONNEN, D. ABEBE, F. TEKA and A. T. KIDANEMARIAM - EAST AFRICAN MEDICAL JOURNAL \"PAIN MANAGEMENT IN MICE USING THE AQUEOUS AND ETHANOL EXTRACTS OF FOUR MEDICINAL PLANTS\"፣ August 2003 (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "9753", "contents": ""} {"id": "37855", "contents": "ማልዲቭስ በሕንድ ውቅያኖስ የተገኘ የደሴቶች አገር ሲሆን ዋና ከተማው ማሌ ነው። ለሕንድና ስሪ ላንካ አገራት ይቀርባል። 400 ሺህ ያሕል ኗሪዎች አሉት። የማልዲቭ ሕዝብ መጀመርያ ከሰሜናዊ ሕንድ ደረሱ፣ ቋንቋቸው ዲቬሂኛ ይባላል። ይህ የሕንዳዊ-አውሮፓዊ ቋንቋ ስለሆነ በውኑ የእንግሊዝኛ ዘመድ ነው። እንደ አረብኛ ፊደል በሚመስል ልዩ ጽሕፈት ይጻፋል። በማልዲቭዝ ለሚኖሩ ሰዎች ከእስልምና በቀር ሌላ አምልኮት አይፈቀድም። የደሴቶቹ ሕዝብ አስቀድሞ የሕንድ ሃይማኖት ተከታዮች ሲሆኑ ከዚያ ለጊዜ የቡዲስም አማኞች ሆኑ። በመጨረሻ በ1145 ዓ.ም. እስላሞች ሆኑ። ከ1879 ዓ.ም. ጀምሮ ሡልጣናቸው በብሪታንያ ጥብቅና ሥር ይቆይ ነበር። በ1957 ዓ.ም. ከብሪታንያ ነጻ ሆነ፣ በ1960 ዓ.ም. ሪፐብሊክ ሆነ። በ1980ዎቹ 3 መንፈቅለ መንግሥት ሙከራዎች ቢሆኑም አልተከናወኑም። በ1996 ዓ.ም. ከታላቅ የምድር መንቀጥቀጥ በኋላ አንድ ትላቅ ጐርፍ በማዲቭስ ደሴቶች ላይ ብዙ ጉዳት አደረገ። የዓለም ውቅያኖሶች መጠን በዓለማዊ መሞቅ ከፍ ከፍ እያለ፥ ምናልባት በመቶ አመት ውስጥ ማልዲቭስ ምንም ኗሪዎች የማይኖሩባቸው ደሴቶች እንዳይሆኑ የዕውነት ተግሳጽ አለ። ስለዚህ ነው ከዓለም አገራት ማልዲቭስ የካርቦን ማገዶነት ለመከልከል መጀመርያው አገር የሆነው። ከ1964 ዓም ጀምሮ ቱሪስም የሀገሩ ምጣኔ ሀብት ዋና ዓምድ ሆኖ በየዓመቱ 500 ሺህ ቱሪስቶች ይጎበኛሉ። ከደሴቶቹ አንዳንድ በተለየ ለሆቴል ብቻ ተለይተዋል። እንዲሁ ሲሆን ቱሪስቶቹ የማልዲቭስ ኗሪ ዜጎች በመኖርያዎቻቸው ላይ ከቶ አይደርሱም። በርካታ የሙዚቃ አይነቶች ከማዲቭስ ይገኛሉ፣ ከነርሱም ውስጥ ቦዱቤራ እና ጣራ የተባሉ ሙዚቃ አይነቶች አሉ። ከነዚህም ጋር የተለመዱ ጭፍራዎች ይሄዳሉ። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "16002", "contents": "ሸማ በውሀ ሰው በንስሀ የአማርኛ ምሳሌ ነው። በዚህ መንገድ ይጠራሉ።"} {"id": "22614", "contents": "ስንዴ (Triticum) ኢትዮጵያ ውስጥ እንዲሁም በመላ አለም የሚገኝ የምግብ እህል ተክል ወገን ነው። ስንዴ ከቅድመ-ታሪክ ጀምሮ እየታረሰ ብዙ ልዩ ልዩ ዝርዮች በሰው ልጆች ተፈጥረዋል። በአለም ዙሪያ ዋና ሰብል ነው። ስንዴ ዳቦ ወይም ዱቄት በመሥራት ወሳኝ ዝርያ ነው።"} {"id": "16738", "contents": "ቆዳ ማንጓጓቱን ስሱ መጓጓቱን የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሁለቱም ይህን ባህሪያቸውን አይተዉም"} {"id": "16265", "contents": "ፍቅር ሲፈርድ ወይም ቀዝቃዛ ወላፈን 2 የኢትዮጵያ ፊልም ነው። ፊልሙ በኢትዮጵያ ሲኒማ ቤቶች ረዥም ጊዜ የቆየ ሲሆን በህዝብ ዘንድ ከፍተኛ ተቀባይነትን አግኝቷል።"} {"id": "16674", "contents": "ቂጥ ቢያብጥ ልብ አይሆንም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "16658", "contents": "ቁጭትና መረቅ ለጊዜው ይጣፍጣል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ጊዜያዊ ደስታን የሚሰጥ ነገር ግን ቋሚ ያልሆነ"} {"id": "16746", "contents": "በልጁ ቆዳ ተጠቅልሎ የተቀበረ የለም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "16460", "contents": "ሉድቪግ ቫን ቤትሆቨን (ጀርመንኛ: Ludwig Van Beethoven) (ዲሴምበር 17 ቀን 1770 እ.ኤ.አ. - ማርች 26 ቀን 1827 እ.ኤ.አ.) የጀርመን ጎበዝ አቀነባባሪ ነበሩ። 13 ዓመት ዕድሜ 1783ዓም 1793 ዓም 1795 ዓም 1806 ዓም 1807 ዓም 1810 ዓም 1815 ዓም (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "16298", "contents": "ምክንያት የኢትዮጵያ ፊልም ነው። ፊልሙ በሀገሪቱ ሲኒማ ቤቶች ረዥም ጊዜ የቆየ ሲሆን በህዝብ ዘንድ ከፍተኛ ተቀባይነትን አግኝቷል።"} {"id": "48410", "contents": "ደቡብ ዋልታ ማለት የመሬት እንዝርት የምትዞርበት ከሁሉም ደቡብ የሆነው ያው ነጥብ ነው። በአንታርክቲካ አህጉሩ መሃል ይገኛል። ለዚህም ቅርብ የሆነው መግነጢሳዊ ደቡብ ዋልታ ሌላ ነጥብ ነው። ይህ ጠድከል ምንጊዜም የሚያጠቆም፣ ቀስ በቀስ ተዘዋዋሪ የሆነ ሥፍራ ነው። በተጨማሪ ሦስተኛ ምድረ መግነጢሳዊ ደቡብ ዋልታ ደግሞ አለ።"} {"id": "46085", "contents": "ሁልክ (በእንግሊዝኛ: Hulk) ከማርቨል ባለታሪክ ነው።"} {"id": "22650", "contents": "ቋራ ወይም ኮርች ወይም ጎርጎ (Erythrina abyssinica) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው። ይህ ዛፍ የእሳትና የምስጥ ጥቃትን የመቋቋም አቅም አለው። ነጭና ለስላሳ የሆነው ግንዱ ጥሩ ጣውላ የሚወጣው ባይሆንም በቀላሉ ቅርፅ ሊወጣለት የሚችል ዓይነት ነው። በወንዝና ኩሬዎች ዳርቻም ስለሚበቅል ለአፈር ጥበቃና እርከን ሥራ ተመራጭ ነው። ፍሬው መርዛማ ነው። ሆኖም ካልደቀቀ ወይም ካልተፈጨ በስተቀር በቀላሉ አይዋጥም። ቅጠሉ ደግሞ ለከብቶች የቆዳ በሽታ በመድኃኒትነት ያገለግላል። ዋናው ግንዱ አጭር ሲሆን ጥቅጥቅ ያሉና በየአቅጣጫው የሚበተኑ ወፋፍራም ቅርንጫፎች አሉት። ቅጠላቸውን ከሚያራግፉ የዛፍ ዓይነቶች ይመደባል። ቅርንጫፉ ክብ፣ የዘውድ ቅርጽ ያለው ሆኖ ከ፮–፲፪ ሜትር የሚደርስ ስፋት ያለው ነው። ቅርፊቱ ቡናማ፣ ወፍራምና ሻካራ ሆኖ ከግንዱ ጋር የተጣበቀ ነው። በአንድ ቅርንጫፍ ላይ ሦስት አንድ ላይ የተያያዙ ቅጠሎች ሲገኙ ከሦስቱ ትልቅ የሆነው ቅጠል መጠን እስከ ፲፭ ሣንቲም እርዝማኔ አለው። በቅጠሉ መሐል ያለው ግንድና የቅጠሉ ታችኛው ገፅ አመድማ ቡኒ መልክ ያለው ሆኖ በፀጉር መሰል ነገር የተሸፈነ ነው። የአበቦቹ መጠን አነስተኛ ሆኖ ጠመዝማዛ ቅርጽ አላቸው።የመሐለኛው ክፍል ቀለም ብርቱካንማና ደማቅ ነው። የእያንዳንዱ አበባ ርዝመት በአማካይ ፭ ሣንቲም ይሆናል። ፍሬው ወፍራም ሽፋን (ቅርፊት) ያለው ሲሆን፣ ከ፬–፲፮ ሣንቲም ርዝመት እና ፀጉራማ ነው። ፍሬዎቹ ጥቅጥቅ ብለው የተቀመጡ ናቸው፤ በአንዱ ቅርፊት ውስጥ ከአንድ እስከ አስር የሚደርሱ አብረቅራቂ ቀይ ቀለም ያላቸው የዘር ፍሬዎች ይገኛሉ። ቆርጦ በመትከል፣ ችግኝ በማፍራትና ዘሩን በመዝራት ማራባት ይቻላል። የዘሮቹ የመብቀል ብቃት አነስተኛ ነው። በቀዝቃዛ፣ ደረቅና ከነፍሳት ንፁህ በሆነ ቦታ ከሆነ ዘሩ ለረዥም ጊዜ ሳይበላሽ እንዲቆይ ማድረግ ይቻላል። ገላጣማ በሆኑት እንጨታማና የሣር ምድር እርጥበታማ፣ እርጥብ ቆላና ወይና ደጋ የአየር ንብረት ክልል ውስጥ በተለይ ከ ፭ መቶ እስከ ፪ሺህ ሜትር ከፍታ ባላቸው አካባቢዎች ይገኛል። በዋናነት ለማገዶ ፍጆታ፣ ለተለያዩ ቁሳቁሶች መሥሪያ (ሙቀጫ፣ ከበሮ፣ የንብ ቀፎ) ቅርፊቱና ሥሩ ደግሞ ለመድሃኒትነት ያገለግላል። ለንብ ምግብነት፣ አፈር ጥበቃ፣ የአፈርን ናይትሮጂን መጠን ለመጨመር፣ ለጌጣ ጌጥ፣ ለአጥር ግንባታ፣ ፍሬው ለአንገት ሀብል መስሪያ፣ ቅጠሉ ደግሞ የከብቶች መድሀኒት ለማዘጋጀት ያገለግላል፡፡ አክርማ መጽሔት፤ ቁጥር ፲፰ (፲፱፻፺፱ ዓ/ም)፤ ገጽ ፲፮"} {"id": "48006", "contents": "ቁልቋል (Euphorbia abyssinica) የተክል አይነት ነው። የአሸዋ ቁልቋል የሚባል ወይም ብዙ ጊዜ ዝም ብሎ «ቁልቋል» ግን ሌላ አይነት ዝርያ ነው። በአንዳንድ ቦታ ባሕላዊ መድኃኒት፣ የቁልቋል ላፒስ ለኪንታሮት ወይም ለቁስል መቀባቱ ይታወቃል። እንዲሁም በአንዳንድ ቦታ ላፒሱ ለወፍ በሽታ ወይም ከጤፍ ጋር ተጋግሮ ለአባለዘር በሽታ፣ ወይም ለከብቶች ውሻ በሽታ ለማከም ይበላል። ^ በደብረ ሊባኖስ ዙሪያ ያለው ሕዝብ መድሃኒታዊ እጾች እውቀናና ጥቅም 1998 ዓም ከጥላሁን ተክለሃይማኖት፣ ሚሩጸ ጊዳይ፣ ግርማይ መድኅን፣ ያለም መኮነን፣ አዲስ አበባ ዩኒቬርሲቴ፣ አክሊሉ ለማ ተቋም ^ የፍቼ፣ ኦሮሚያ ባህላዊ መድሃኒት ጥናት 2006 ዓም ከዓቢዩ እኒየው እና ሌሎች፣ ጎንደርና አዲስ አበባ ኡኒቨርሲቲዎች ሥነ ፍጥረት ኮሌጆች ^ የዘጌ ልሳነ ምድር ባህላዊ መድሃኒት ጥናት 1999 ዓም ከጥላሁን ተክለሃይማኖት፣ ሚሩጸ ጊዳይ፣ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ"} {"id": "22282", "contents": "ካልበሉበት ደጀ ሰላም ከበሉበት ቤት ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው። ካልበሉበት ደጀ ሰላም ከበሉበት ቤት ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22750", "contents": "ኮቴሃሬ (Dioscorea) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ወገን ነው። እንደ ስኳር ድንች በመምሰሉ አንዳንዴ በማሳሳት «የስኳር ድንች» ይባላል። 613 ዝርዝሮች አሉ፣ ከነርሱም በተለይ የታወቁት፦ ቦዮና፣ ቦይና፣ ቦዮ - D. abysinicca ቦዬ - D. alata"} {"id": "22714", "contents": "ኣደይ ኣበባ (Leucanthemum vulgare) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው። የአደይ አበባ ባህርያት እና ጥቅሞቹ መስከረም መጥባቱን ተከትሎ ብቅ የሚለው የአደይ አበባ ለብዙዎች የዘመን መለወጥ ምልክት ተደርጎ ይወሰዳል፡፡ አደይ አበባ ለምን በመስከረም አካባቢ ብቻ ይታያል? እውን በኢትዮጵያ ብቻ ነው የሚበቅለው? ከበዓል ማድመቂያ እና የቤት ማስዋቢያ በዘለለ ሌላ ጥቅም ይኖረው ይሆን? አውሮፓውያን ከዘመን መለወጫቸው ሳምንት በፊት በሚከበረው የገና በዓል በወቅቶች መፈራረቅ የሚከሰተውን በረዶ በጉጉት ይጠብቃሉ፡፡ በረዶ ከጎደለ ቅር ይላቸዋል፡፡ በዓሉ ይደበዝዝባቸዋል፡፡ በርካታ ኢትዮጵያውያንም ዘመን በሚለውጡበት መስከረም ወር ተፈጥሮ የምትለግሳቸውን አደይ አበባ በናፍቆት ይጠብቃሉ፡፡ ዙሪያው ገባውን በቢጫው አበባ ተውቦ ሲመለከቱ ያኔ አዲስ አመት ባተ ይላሉ፡፡ ወለል ግድግዳቸውን በአበባው ያስጌጣሉ፡፡ ልጃገረዶች “አባባዮሆሽ” ሲጨፍሩ አደይ አበባን ይዘው መዞራቸውም ያለ ነው፡፡ አደይ አበባ በኢትዮጵያውያን ያለውን ትልቅ ቦታ ለመረዳት አሁን በግንባታ ላይ ያለውን ብሔራዊ ስቴድየም መመልከት ይበቃል፡፡ ከእነስሙ እና ንድፉ አደይ አበባ ላይ የተንተራሰ ነው፡፡ የአዲስ ዓመት ማብሰሪያ የሆነው አደይ አበባ ከምን ዓይነት የዕጽዋት ዝርያ ይመደባል? መገኛውስ በኢትዮጵያ ብቻ ይሆን?"} {"id": "22306", "contents": "ኳስ ለራስሽ ስተይ ጎል ግቢ አለዚያ ፎሪ ብለው ይጠልዙሻል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ኳስ ለራስሽ ስተይ ጎል ግቢ አለዚያ ፎሪ ብለው ይጠልዙሻል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "35881", "contents": "ሰለሞን ደሴቶች ከፓፑዋ ኒው ጊኒ በስተምሥራቅ የሚገኝ ሀገር ነው። ሀገሩ ወደ አንድ ሺህ የሚጠጉ ደሴቶችን ያጠቃልላል። ዋና ከታማው ሆኒያራ ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "45016", "contents": "ዩሪ ጋጋሪን (ሩስኛ፦ Юрий Алексеевич Гагарин) (1926 - 1961 ዓም) የሩስያ (የሶቭየት ኅብረት) ጠፈረኛ ነበር። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "12560", "contents": "ቆርቆሮ ወይም ቲን የንጥረ ነገሮች ሠንጠረዥ ውስጥ ኬሚካዊ ውክሉ Sn ነው። አቶማዊ ቁጥሩም 50 ነው። የጥንተ፡ንጥር ጥናት (ኬሚስትሪ) በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ ቆርቆሮ የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ። (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "12522", "contents": "ፕሮታክቲኒየም (Protactinium) የንጥረ ነገሮች ሠንጠረዥ ውስጥ ኬሚካዊ ውክሉ Pa ነው። አቶማዊ ቁጥሩም 91 ነው። የጥንተ፡ንጥር ጥናት (ኬሚስትሪ) በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ ፕሮታክቲኒየም የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ። (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "12457", "contents": "ስዕል:Element 6.webm ካርቦን የከሰለ ዘር ፡ ተብሎ ሊስየም ይችላል። ከእንግሊዘኛ ዉጭ፡ ያሉ ቋንቋዎች እንደ ጀርመንኛ ሆላንድኛ ሩስኛ እንዲህ የመሰለውን ትርጉም ይሰጡታል። በዘሩ ባህርይ ይዘት ወይም በንጥረ ነገሩ ባህርይ የከሰል ዘር ብለው ነው የሚጠሩት። በተፈጥሮ ዉስጥ የሚገኝበት አካል ነው፡፡ በአልማዝ ክሪስታል ውስጥ፡ በግራፊት ጥቁር አለት ዉስጥ ይገኛል። እንደዚሁም ኦርጋኒክ ነገሮች ውስጥ በናፍጣ በእንሥሳ ክፍለ አካል ኦርጋኒዝም እና በእጽዋት ውስጥ ይገኛል። አለማቀፋዊ ሲንቦል ምልክቱን የስነ ስርአት ቁጥሩን የብዛት ቁጥር ፡ ተነጻጻሪ የአቶም ስፋት ብዛት ውይም ማስ፡ እንዲሁም በፔሪኦድካዊ ክፍለ ግዚያት መደቡን ቀለም ተወስነዋል። የከሰል ዲኦክሲድ ፡ ሓይለኛ መርዝ ጋዝ በኢንዱስትሪ ጭስ እና በመኪና እንዲሁም በተለያዩ ነገሮች ዉስጥ የሚገኝ ነው። የጥንተ፡ንጥር ጥናት (ኬሚስትሪ) ካርቦን ክልቶኦክሳይድ ወይም ካርቦን ዳይኦክሳይድ (CO2) ካርቦን ሞኖክሳይድ (CO) አልኬን ሚቴን (CH4), ኢቴን (C2H6), ፕሮፔን (C3H8), ቢዩቴን (C4H10), ፔንቴን (C5H12), ... አልኪን ኢቲን (C2H4), ፕሮፒን (C3H6), ቢዩቲን (C4H8), ፔንቲን (C5H10), ... አልካይን ኢታይን (C2H2), ፕሮፓይን (C3H4), ቢዩታይን (C4H6), ፔንታይን (C5H8), ..."} {"id": "12490", "contents": "እርሳስ ወይም ሌድ የጥንተ፡ንጥር ጥናት (ኬሚስትሪ) (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "12450", "contents": "ቦህሪየም (Bohrium) የንጥረ ነገሮች ሠንጠረዥ ውስጥ ኬሚካዊ ውክሉ Bh ነው። አቶማዊ ቁጥሩም 107 ነው። የጥንተ፡ንጥር ጥናት (ኬሚስትሪ) በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ ቦህሪየም የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ። (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "15731", "contents": "ከተማ ቋሚ እና ሠፊ ህዝብ የሰፈረበት ቦታ ነው። ይህን ቦታ ለየት የሚያደርገው ራሱን የቻለ አስተዳደር ያለው ሲሆን ይህም የሚመራው በወጣ ህግ ነው።"} {"id": "11930", "contents": "ፖል ዱሜ (1923-1924) (በ ፈረንሳይኛ ፡ Paul Doumer) 14ኛ የፈረንሣይ ፕሬዚዳንት ነበሩ።"} {"id": "48318", "contents": "አንድ ሺህ አንድ ሌሊቶች (አረብኛ፦ أَلْف لَيْلَة وَلَيْلَة‎‎ /አልፍ ለይለ ዋ-ለይለ/፣ «ሺህ ሌሊትና ሌሊት») በአረብኛ የታወቀ ዝነኛ ጥንታዊ ልብ ወለድ አፈ ታሪኮች፣ አድባሬ ተረቶችና ትውፊቶች ክምችት ነው። ጽሑፉ በመዋቅሩ በአረብኛ ከ800 ዓም ግድም መኖሩ ታውቋል። ከዚያ አስቀድሞ ታሪኩ በመካከለኛ ፋርስኛ እንደ ተገኘ ይታመናል፤ ይህ ትርጉም ግን አልተረፈልንም። ያው ፋርስኛ ጽሑፍ ደግሞ በሳንስክሪት ክምችቶች በተለይም በፓንቻታንትራ («አምስቱ ድርሰቶች») እና በቡዲስም ጽሑፍ የጃታካ ተረቶች ላይ እንደ ተመሠረተ ይታመናል። (የጃታካ ተረቶች እስካሁን በጤራቫዳ ቡዲስም ዘንድ እንደ ቀኖናዊ እምነት ጽሑፍ ይቆጠራሉ።) ስለዚህ የአንድ ሺህ አንድ ሌሊቶች ጽንሰ ሀሣቦች ምናልባት በሕንድ አገር ከ6ኛው ክፍለ ዘመን ዓክልበ. ጀምሮ ሊታይ ይቻላል። በጊዜ ላይ፣ ከትርጉም እስከ ትርጉም፣ ከቅጂ ወደ ቅጂ፣ ከዘመን እስከ ዘመን፣ አዳዲስ አፈ ታሪኮች ይጨመሩበት ነበር፤ በመጨረሻም ወደ አውሮፓዊ ልሳናት ሲተረጎም ሌሎችም ታሪኮች ተጨመሩበትና በዓለም ዙሪያ የተወደደ አዝናኝ ሥነ ጽሑፍ ሆነ።"} {"id": "45166", "contents": "ሮማንኛ (română /ሮማና/) በተለይ በሮማንያ የሚነገር ቋንቋ ነው። ሞልዶቭኛ የሩማንኛ አይነት ነው። የሩማንኛ ውክፔዲያ አለ! (ይህ ቋንቋ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "11786", "contents": "ጥቅምት ፲፯ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፵፯ኛው ቀን ነው። ከዚህ ቀን በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፫፻፲፱ ቀናት በዮሐንስ፤ በማቴዎስ፤ እና በማርቆስ ዘመናት ደግሞ ፫፻፲፰ ቀናት ይቀራሉ ፲፱፻፱ ዓ.ም. የወሎው ንጉሥ፤ የልጅ እያሱ አባት ንጉሥ ሚካኤል የልጃቸውን ከሥልጣን መውረድ አዋጅ ተቃውመው በጦር ኃይል ለማክሸፍ ከነሠራዊታቸው ወደ አዲስ አበባ ሲዘምቱ በአልጋ ወራሹ ራስ ተፈሪ መኮንን መሪነት እና በጦር ሚኒስቴሩ በፊታውራሪ ኃብተ ጊዮርጊስ አበጋዝነት የዘመተው ሠራዊት በሰገሌ ጠራ ሜዳ ወረዳ ላይ ገጥመው ከ፭ ሰዐት ውጊያ በኋላ የወሎ ሠራዊት ድል ሆነ። ንጉሡም ተማረኩ። ፲፱፻፶፩ ዓ.ም. በፓኪስታን የአገሪቱ የመጀመሪያው ፕሬዚደንት ኢስካንደር ሚርዛ በ ጄኔራል አዩብ ካን በሚመራ ወታደራዊ መፈንቅለ መንግሥት ከሥልጣን ወረዱ። ፲፱፻፷፬ ዓ.ም. የኮንጎ ዴሞክራሲያዊ ሪፑብሊክ ስሟን ቀይራ ዛይር ተብላ ተሰየመች። ፲፱፻፸፩ ዓ.ም ሦስተኛው የግብጽ ፕሬዚደንት አንዋር ሳዳት እና የእስራኤል ጠቅላይ ሚኒስቴር ሜናኽም ቤጊን የዓመቱ የኖቤል የሠላም ሽልማት ተሸላሚዎች መሆናቸው ይፋ ሆነ። ፲፱፻፵፰ ዓ.ም የማይክሮሶፍት መሥራችና ባለጸጋው የአሜሪካ ዜጋ ቢል ጌትስ ፳፻፩ ዓ/ም - የመጨረሻው የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት መንግሥት ጠቅላይ ሚኒስትር ልጅ ሚካኤል ዕምሩ ከረጅም ሕመም በኋላ በዛሬው ዕለት አዲስ አበባ አረፉ። ^ ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ፣ \"ሕይወቴና የኢትዮጵያ እርምጃ ፩ኛ መጽሐፍ"} {"id": "12058", "contents": "1ኛው ምዕጤ ዓመት ከ1 እስከ 100 ዓም ድረስ የነበረው ክፍለ ዘመን ነበረ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "12002", "contents": "ኅዳር ፳፭ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፹፭ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፪፻፹፩ ቀናት በ ዘመነ ዮሐንስ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፪፻፹ ቀናት ይቀራሉ። ፲፮፻፲፪ ዓ.ም. ሠላሣ ስምንት ከብሪታንያ የመጡ አቅኝዎች ቨርጂኒያ ላይ አርፈው ለ እግዚአብሔር ምስጋናቸውን አቀረቡ። ይሄም ድርጊት በአሜሪካ የመጀመሪያው የምሥጋና ሰርዐት ዕለት ነበር ይባላል። ፲፯፻፹፬ ዓ.ም. በዓለም የመጀመሪያው የ’ዕሑድ ጋዜጣ’ የብሪታንያው ‘ኦብዘርቨር’ ‘The Observer’ የተባለው ጋዜጣ የመጀመሪያው ዕትም ወጣ። ፲፱፻፴፰ ዓ.ም. በአሜሪካ የሕዝብ እንደራሴዎች ‘United States Senate’ አባላት በስድሳ አምሥት ለ ሰባት ድምጽ አሜሪካ ጥቅምት ፲፬ ቀን ፲፱፻፴፰ ዓ.ም. የተመሠረተው የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዓባል እንድትሆን አጸደቁ። ፲፱፻፶፩ ዓ.ም. የቀድሞዋ ዳሆሚ የዛሬዪቷ ቤኒን ከ ፈረንሳይ ቁጥጥር ውጭ ዕራሷን በራሷ የመግዛት ስርዐት ጀመረች። ፲፱፻፶፬ ዓ.ም. የብሪታንያ መንግሥት ለሴቶች ዜጋዎቹ የ’ጽንሰት መከላከያ’ መድሐኒት በብሔራዊ የጤና ጥበቃ አገልግሎት በነጻ መቀበል እንዲችሉ አደርገ። ፲፱፻፸ ዓ.ም. የመካከለኛው አፍሪካ ሪፑብሊክ ፕሬዚደንት ጃን ቤደል ቦካሳ ዕራሳቸውን በራሳቸው ቀዳማዊ ቦካሳ በሚል ስም በማንገሥ የአገሪቱም ስም ተቀይሮ ‘የመካከለኛው አፍሪካ ንጉሠ ነገሥት መንግሥት’ በሚል ስም ተሰየመች። ፲፱፻፹፬ ዓ.ም. የፓን አሜሪካ አየር መንገድ ከ ስድሳ አራት ዓመታት አገልግሎት በኋላ አከተመ። ፲፱፻፹፭ ዓ.ም. በሶማሊያ አገር ውስጥ በተከሰተው የ’ዕርስ በርስ ጦርነት’ የአሜሪካው ፕሬዚደንት ጆርጅ ኸርበርት ዎከር ቡሽ የ’ሰብዓዊ ርሕራሔ’ ምክንያት በሚል መነሻ ሃያ ስምንት ሺህ የአሜሪካ ወታደሮችን ወደ ሶማሊያ ላኩ። ፲፰፻፸፭ ዓ.ም. እስፓኝን ለሠላሣ ስድስት ዓመታት በአምባገነንነት የመሩት ፍራንሲስኮ ፍራንኮ ተወለዱ። ፲፭፻፷ ዓ/ም - የዓፄ ልብነድንግል ሚስት እቴጌ ሰብለ ወንጌል በዚህ ዕለት አመድ በር በምትባል ሥፍራ አረፉ። (እንግሊዝኛ) http://news.bbc.co.uk/onthisday/hi/dates/stories/december/4/newsid_3228000/3228207.stm (እንግሊዝኛ) http://en.wikipedia.org/wiki/December_3 (እንግሊዝኛ) http://www.nytimes.com/learning/general/onthisday/20081204.html መርስዔ ኀዘን ወልደ ቂርቆስ፤ ዕለታዊ የታሪክ ድርጊት - የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን የመጀመሪያው ፓትረያርክ (፲፱፻፶፩ ዓ/ም)"} {"id": "19300", "contents": "ሔርሆር የግብጽ ጦር አለቃና በቴብስ አረመኔ ቤተ መቅደስ የአሙን ካህን በፈርዖኑ 11 ራምሴስ ዘመን (1100 ዓክልበ. ያህል) ነበር። በተጨማሪ ስሙ ከአግአዝያን ሥርወ መንግሥት ነገስት ዝርዝር መካከል ተገኝቶ በኢትዮጵያ፣ በኑብያና በደቡብ ግብጽ ላይ በዘመኑ የንጉሥነት ማዕረግ እንደ ያዘ ይመስላል። ተክለጻድቅ መኩርያ እንዳለው የሔርሆር አባት የቴብስ ካህኑ አመንሆተፕ ሲሆን፣ እናቱ የፈርዖን ልጅ ነበረች። ዳሩ ግን ሌሎች ሊቃውንት ወላጆቹ ከደቡብ ሳይሆኑ ከሊብያ ነበሩ ባዮች ናቸው። ዝርዝሩ እንደሚለው፣ ከሔርሆር ቀጥሎ 1 ፒያንኪያ እንደ ገዛ በሰፊው ይታስብ ነበር። በመምህሩ ካርል ያንሰን-ቪንከልን ምርመራ ግን ይህ ፒያንኪያ በውኑ የሔርሆር ቀዳሚና ዐማት ነበር የሚል አሳብ አቀረበ። በፈርዖኑ 11 ራምሴስ ዘመነ መንግሥት ሔርሆር የሠራዊቱ መኰንን ሲሆን የኑብያን አገረ ገዢ ፒነሔሲን ከቴብስ አባረረው። የሐርሆር ሚስት ኖጅመት ምናልባት የራምሴስ ልጅ ነበረች። በራምሴስ 19ኛው አመት በቴብስ መቅደስ ዋና ቅስና አገኝቶ ከዚያ ጀምሮ በደቡብ ግብጽ ውስጥ በጠቅላላ ሥልጣን ያዘ። በመጨረሻ ሔርሆር የንጉሥነትን ማዕረግ ጨምሮ እርሱና ፈሮዖኑ ራምሴስ በእኩልነት ይቆጠሩ ነበር። የወናሙን ታሪክ የተባለው ታሪካዊ ሥነ ጽሑፍ በሔርሆር 5ኛው አመት የተጻፈ ነበር። ^ Ian Shaw & Paul Nicholson, The Dictionary of Ancient Egypt, British Museum Press, 1995. p.124 ^ Karl Jansen-Winkeln, Das Ende des Neuen Reiches, ZAS 119 (1992), pp.22-37 Kees, Hermann."} {"id": "44227", "contents": "ሊዮኔል ሜሲ (እስፓንኛ፦ Lionel Messi) ታዋቂ አርጀንቲናዊ የእግር ኳስ ተጫዋች ነው። በአሁኑ ጊዜ ለእስፓንያ የእግር ኳስ ክለብ ባርሴሎና እና የአርጀንቲና ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድን ይጫወታል ሜሲ እና ካታላን በጥሩ ባርሴሎና ሸሚዝ ሁሉንም ነገር አሸንፈዋል። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "13089", "contents": "የከባቢያችን አየር ያዘለው የውሃ ትነት ከፀሐይ የሚመጣውን ነጭ ብርሃን በመበተን ወደ ህብረ ቀለማት ሲቀይረው ያን ጊዜ ቀስተ ደመና ይባላል። ብዙን ጊዜ ቀስተ ደመና የግማሽ ክብ ቅርጽ ሲይዝ የክቡ የውጭኛው ክፍል ቀለም ቀይ ሲሆን የውስጠኛው ክፍል ደግሞ ወይን ጠጅ ነው። በርግጥ ቀስተ ደመና ወጥ የሆነ ህብረ ቀለም ቢሆንም ላይናችን ግን የተከፋፈለና የተለያዩ የቀለም አይነቶች በክብ መስመር ያሉበት ይመስለናል። ቀስተ ደመና በምን አይነት ሂደት በአየር ላይ በተንጠለጠሉ የውሃ ጤዛዎች እንደሚሰራ አረቡ አል ሃይታም ከዚያም በኋላ የፈረንሳዩ ደካርት አጥጋቢና ትክክል ምክንያት ሰጥተዋል። በነገራችን ላይ ፀሃይ ምንጊዜም ከቀስተ ደመና ፊት ለፊት እንጂ ከሁዋላ አትገኝም።"} {"id": "11498", "contents": "ጀይ ለኖ የአሜሪካዊ «ቶክ ስሆ ፕሮግራም» አቅራቢ ነው።"} {"id": "12458", "contents": "ሴሪየም (Cerium) የንጥረ ነገሮች ሠንጠረዥ ውስጥ ኬሚካዊ ውክሉ Ce ነው። አቶማዊ ቁጥሩም 58 ነው። የጥንተ፡ንጥር ጥናት (ኬሚስትሪ) በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ ሴሪየም የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ። (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "8046", "contents": "አርሜንኛ (Հայերեն /ሃየረን/) የአርሜኒያ መደበኛ ቋንቋ ነው። (ይህ ቋንቋ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) የአርሜንኛ ውክፔዲያ አለ!"} {"id": "49287", "contents": "ፍሎረንስ ናይቲንጌል 1812-1902 አም በሕክምና ታሪክ ዘመናዊ የነርስ እንክብካቤ የመሠረተች ዝነኛ የኢንግላንድ ባለሙያ ነበረች። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "3942", "contents": "ሏር ወንዝ (ፈረንሳይኛ፦ Loire) በአውሮፓ ውስጥ የሚገኝ ታላቅ ወንዝ ነው። ይህ ወንዝ 1,012 ኪ.ሜ. ያህል የሚረዝም ሲሆን ዓለማችን ከሚገኙ ወንዞች 170ኛ ረዥሙ ወንዝ ነው። ወንዙ በዚህ ርዝመቱ ፈረንሳይ ውስጥ 115,271 ኪ.ሜ. ካሬ ያህል ስፋት ያካልላል። ይህንን ያህል ርዝመት እና ስፋት በሀገሪቱ ላይ ካካለለ በኋላ የወንዙ መዳረሻ አትላንቲክ ውቅያኖስ ነው።"} {"id": "13690", "contents": "አበባ ደሳለኝ የኢትዮጵያ ታዋቂ ዘፋኝ ስትሆን ብዙ ዘመናዊ የሙዚቃ ስራወችን በማቅረብ ትታወቃለች። አበባ ደሳለኝን ታዋቂ ያደረጋት፤ በ1996 ከትዕግስት ፋንታሁን ጋር በጥምረት ያቀነቀነችው እርጅኝ አብሮ አደጌ የሚለው ዜማዋ ነው። ኋላ ላይም የዝና ማማ ላይ ሰቅሏት የነበረውን ሙሽራየ ቀረ አልበም እንዲሁም የለሁበትም የሚሉ ጆሮ ገብ ሙዚቃወችን ለህዝብ ማቅረብ ችላለች። ወሬውን ሰምቻለሁ እርጂኝ አብሮ አደጌ (ከትዕግስት ፋንታሁን ጋር) ገና ጉድ ይሰማል ግርማ ሞገሰ ለአይኔ አይዋሽኝም የለሁበትም"} {"id": "12672", "contents": "የመሬት ስበት ከአራቱ የተፈጥሮ መስረታዊ የሀይል ልውውጦች (fundamental interactions) ማለትም ከጠንካራ ልውውጥ (strong interaction)፣ የኤሌክትሮ ማግኔቲክ ሀይል (electromagnetic force) እና ደካማ ልውውጥ (weak interaction) ጋር አንዱ ነው። በዚህም መጠነ ቁስ ያላቸው አካላቶች እርስ በርሳቸው የሚያደርጉት የሀይል ልውውጥ (መሳሳብ ሊሆን ይችላል) ነው ማለት ይቻላል።"} {"id": "17583", "contents": "ምግብ ወይም መብል ማናቸውም ሕያው ፍጡር (የሰው ልጅ፣ እንስሳ፣ ተክል ወዘተ.) ለቁመተ ሥጋ፣ ለጤንነት፣ የሚመገብ የሚበላው ነገር ሁሉ ነው። አብዛኛውም ምግብ የሚሆነው ንጥረ ምግብ ያለበት ተክል ወይም እንስሳ (ወይንም ፈንገስ) ነው። የንጥረ ምግቡ አይነቶች ለምሳሌ ካርቦሃይድሬት፣ ስብ፣ ፕሮቲን፣ ቪታሚንና ሚነራል ሲሆኑ እነዚህ በሕይወቱ ሴሎች ውስጥ ይዋሐዳሉ። (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "9089", "contents": "ሻይ ከልዩ የሻይ ቁጥቋጦ (ካሜሊያ ሲኔንሲስ) ቅጠል በውሃ ውስጥ በማፍላት የሚሠራ መጠጥ ነው። ሻይ ቅጠል ወይንም “ካሜሊያ ሲኔንሲስ” በመባል የሚጠራዉ ችግኝ አመቱን ሙሉ የሚለመልም ሲሆን በመጀመሪያም የተገኘው በቻይናና በህንድ ነው። የሻይ ቅጠል ወፍራማ ሲሆን ቀለሙ ደግሞ የጥቁር አርንጓዴ ነው። የሻይ ችግኝ ነጭና ሮዝ አበባም አለው፤ ይህንንም አበባ ሽቶ ለመስራት ይጠቀሙበታል። በአለማችንም ላይ ከ200 የበለጠ የሻይ ችግኝ ዘር ይገኛል። ዮርባ የትዳር ቡና"} {"id": "13922", "contents": "1995 አመተ ምኅረት ነሐሴ 19 ቀን - 52 ሰዎች በሙምባይ ህንደኬ በእስላም ታጣቂዎች ቦምብ ተገደሉ። ኅዳር 6 ቀን - በቻይና ሕዝባዊ ሪፑብሊክ ሁ ጂንታው የኮሙኒስት ቡድን መሪ ሆኑ። ኅዳር 12 ቀን - «የሰሜን አትላንቲክ ስምምነት ድርጅት» (ኔቶ - NATO) ሰባት የቀድሞው የ«ምሥራቃዊ ኃይል» አባላት አገሮችን ለድርጅቱ አባልነት ጋበዛቸው። የተጋበዙት አገሮች፦ ቡልጋሪያ፣ ኤስቶኒያ፣ላትቪያ፣ ሊቱዌኒያ፣ ሩማንያ፣ ስሎቫኪያ እና ስሎቬኒያ ናቸው። ኅዳር 13 ቀን - በናይጄሪያ በወቅቱ ሊካሄድ በታቀደው ከ«ወይዘሪት ዓለም» የቁንጅና ውድድር ጋር በተያያዘ ጉርምርምታ መነሻነት «ThisDay» በተባለ የናይጄሪያ ጋዜጣ ላይ የወጣው ‘ሐይማኖት ነክ’ አንቀጽ ባስከተለው ሽብር ከሁለት መቶ በላይ ሰዎች ሕይወታቸውን አጡ። ውድድሩም በዚሁ ሽብር ምክንያት ወደ ለንደን ተዛወረ። ሐምሌ 1 ቀን - አንድ መቶ አሥራ ስድስት መንገደኞችን የጫነው የሱዳን አየር መንገድ (Boeing 737-200) አውሮፕላን ፖርት ሱዳን በአደጋ ሲከሰከስ አንድም የተረፈ ሰው አልነበረም። ^ http://news.bbc.co.uk/1/hi/world/africa/2518977.stm"} {"id": "13930", "contents": "ማርኮ ፖሎ (1254 - ጥር 8፣ 1324) ጥንታዊው የጣሊያን ተጓዥ እና ነጋዴ ነበር። ታዋቂነትም ያተረፈው በተለይ ወደቻይና እና ሞንጎሊያ ከተጓዙት አውሮጳውያን ቀደምትነት ስለነበረው ነው። በዚህ ምክንያት ከሱ በኋላ ዘግይተው የተነሱት እነ ክርስቶፎር ኮሎምበስ ሳይቀር ለሱ ከፍተኛ ግምት እና አድንቆት እንደነበራቸው ታሪክ ይዘክራል። ት 1 17 አመት ሲሞላው ከጣሊያን ቬኒስ ከተማ በመነሳት፣ መጀመሪያ በጀልባ ከዚያም በእግሩና በግመል ተራሮችን በርሃን አቆራርጦ ቤይቺንግ ቻይና (በድሮ ስሟ ካቴ]) ለመድረስ ችሏል። በጊዜው ቻይና ትመራ የነበረው በሞንጎሉ መሪ ኩብላ ካህን የሚባለው የጌንጊዝ ካህን ልጅ ነበር። ስርዓቱም የዩዋን ሥርወ መንግስት ይባል ነበር። ለሚቀጥሉት 17 ዓመታት በኩብላ ካህን ቤተመንግስት አስተዳደር ተሰጥቶት መንግስቱን አገልግሏል። ከዚያም ወደ ጣሊያን በውቅያኖሶች አቋርጦ ተመልሷል። ወደ600 የሚሆኑ አብሮ ተጓዦች ግን በበሽታና በጥቃት ሞተዋል። ይህ ተጎዥ ኑድል የተባለውን የቻይኖች የምግብ አይነት ወደ አገሩ ጣልያን በማምጣት የፓስታ ስራ አሰራርን ለጣሊያኖች ለመጀመሪያ ጊዜ አስተዋውቋል። በጣሊያኖች እርስ በርስ ጦርነት ተማርኮ እስር ቤት ከገባ በኋላ ለእስር ጓደኛው ርስቲቸሎ የነገረውን ታሪክ ረስቲቸሎ ጽፎ በማሳተም ለማርኮ ፖሎ በአውሮጳ ዙርያ ታላቅ መታወቅን አስገኝቶለታል። «አበሻ በሌላ አጠራር መካከለኛው ህንድ ወይም ሁለተኛው ህንድ ተብሎ ይታወቃል። ዋናው ልዑሉ ክርስቲያን ሲሆን በሱ ስር 6 ሌላ ንጉሶች አሉ። ሶስቱ ክርስቲያን ሲሆኑ ሶስቱ ደግሞ እስላም ናቸው። ሁሉም ግን በክርስቲያኑ ንጉስ ስር ይተዳደራሉ። ንጉሰ ነገስቱ በአገሪቱ መካከለኛ ስፍራ ይኖራል"} {"id": "13762", "contents": "በቁሜ ቀምሼ መጣሁ (46)አለቃ ድግስ ተጠርተው አረፋፍደው ድግስ ቤቱ ቢደርሱ ሰዉ ሁሉ ተሳክሮ በብርሌ ሲፈነካከት ይደርሳሉ። ገና በሩን ገባ ከማለታቸው አንድ የተወረወረች ብርሌ ግንባራቸውን ትላቸዋለች። አይ ከዚህስ ቢቀርብኝ ይሻላል ብለው ወደ ቤታቸው ሲመለሱ አንድ የሚያውቁትን ሰው መንገድ ላይ ያገኛሉ። ሰውየው «አለቃ ድግሱ እንዴት ነበር?» አለቃም «በጣም ቆንጆ ነበር። ቶሎ ሂድ እንዳያመልጥህ እኔ እንኳን አንድ በቁሜ ቀምሼ መጣሁ» ብለውት እርፍ።"} {"id": "3801", "contents": ""} {"id": "13866", "contents": "ቡልጋ በአማራ ክልል ፣ ሰሜን ሸዋ ዞን ውስጥ የሚገኝ ወረዳ ሲሆን አቀማመጡ በአብዛኛው ከቆላ እስከ ወይና ደጋ ነው። የወረዳው አስተዳደር ፣ የሀገረ ማርያም ከሰም ወረዳ ሲባል ሀገረ ማርያም (ሾላ ገበያ ) የሚባለው የገጠር ከተማ ላይ ይገኛል። በወረዳው ውስጥ የዳግማዊ ምኒልክ ምሽግና የመሳሪያ ግምጃ ቤት የነበረችው ኮረማሽ የምትገኝበት ወረዳ ሲሆን እንዲሁም የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ሃይማኖት ተከታዮች እንደሚያውቁት ቡልጋ የብዙ ኢትዮጵያውያን ቅዱሳን እና ቅዱሳት የትውልድ አገርም ነች። የ፲፱፻፺፱ ዓ/ም የሕዝብ ቆጠራ ውጤት እንደሚያመለክተው በወረዳው ውስጥ ፶፭ ሺህ ፪፻፩ ሰዎች ሲኖሩ የወንዶች ብዛት ፳፰ ሺህ ፫፻፸፭ እና ሴቶች ደግሞ ፳፮ ሺህ ፰፻፳፮ እንደሆኑ ይጠቁማል። ከነኚህ ቡልጎች ፶፫ ሺህ ፲፭ቱ ሰዎች የገጠር ነዋሪዎችና በግብርና የተሠማሩ አርሶ አደሮች እንደሆኑ ያረጋግጣል። ለማ ገብረ ሕይወት - ኮረማሽ ልዩ ስሙ ሰንበሌጥ ማርያም፣ ታዋቂ ድምፃዊ አቡነ ተክለ ሃይማኖት - እቲሳ ደብረ ጽላልሽ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ዕጨጌ ቅድስት ክርስቶስ ሰምራ- ቅዱስጌ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን እምነት በመልአኩ ቅዱስ ሚካኤል ዕርዳታ ብዙ ሺህ ነፍሳትን ከሲዖል ያወጣች ደጃዝማች ኪዳኔ ወልደመድኅን - የለጥ ጊዮርጊስ አርበኛ፣ አስተዳዳሪ እና የጥንታዊት ኢትዮጵያ ጀግኖች አርበኞች ማኅበር ሊቀ መንበር ወልደ ጊዮርጊስ ወልደ ዮሐንስ (ፀሐፌ ትዕዛዝ )–መስኖ ዘንባባ የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት መንግሥት ሚኒስቴር፤ የጠቅላይ ግዛት አስተዳዳሪ አክሊሉ ሀብተ-ወልድ ( ፀሐፌ ትዕዛዝ ) ዲፕሎማት፣ አምባሳዶር፣ የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት መንግሥት የውጭ ጉዳይ፤ የጽሕፈት ሚኒስቴር፣ ጠቅላይ ሚኒስቴር ማኅተመ ሥላሴ ወልደ መስቀል (ብላቴን ጌታ) የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት መንግሥት ሚኒስቴር እና ደራሲ፣ የኪነ ጽሑፍ ሰው ተክለጻድቅ መኩርያ – ሣር አምባ፣አሳግርት የታሪክ ምሑር እና ዲፕሎማት ተስፋ ገብረ ሥላሴ ሎሬት ዶ/ር መላኩ ወረደ የAlternative Nobel Prize ተሸላሚ ሳይንቲስት ጌታቸው በቀለ - ቅንበቢት የኢ.ን.ነ.መ. ሚኒስቴር፣ አምባሳዶር ደጃዝማች ኃብተ ሥላሴ በላይነህ - አርበኛ በከሰም ወረዳ ልዩ ሰሙ ውቢት ^ Summary & Statistical Report of the 2007 Population & Housing Census, FDRE Population Census Commission (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "14002", "contents": "ሐምሌ ፳፰ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፫፻፳፰ ኛው ዕለት ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በዘመነ ዮሐንስ ፴፰ ዕለታት ሲቀሩ፤ በዘመነ ማቴዎስ፤ ማርቆስ እና ሉቃስ ደግሞ ፴፯ ዕለታት ይቀራሉ። የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን በዚህ ዕለት መጥምቁ ዮሐንስን ታስባለች። ፲፱፻፰ ዓ/ም ላይቤሪያ የመጀመሪያው የዓለም ጦርነት በተጀመረ በሁለተኛው ዓመት በጀርመን ላይ ጦርነት አወጀ። ፲፱፻፸፮ ዓ/ም ኣፐር ቮልታ ስሟን ቀይራ ቡርኪና ፋሶ ተባለች ፲፱፻፶፫ ዓ/ም - ፵፬ኛው የአሜሪካ ፕረዚደንት ባራክ ሑሴን ኦባማ በዚህ ዕለት ተወለደ። (እንግሊዝኛ) http://en.wikipedia.org/wiki/August 4"} {"id": "14109", "contents": "ዓጼ በካፋ (የዘውድ ስም \"መሲህ ሰገድ \" ወይም \"አድባር ሰገድ\") የነገሡት ከእ.ኤ.አ ከግንቦት18፣ 1721 እስከ መስከረም 19፣1730 ነበር። በካፋ የቀዳማዊ እያሱ ልጅ ሲሆን ከሱ ቀድሞ የነገሱት ቀዳማዊ ተክለሃይማኖትና ሳልሳዊ ዳዊት ወንድም ነበር። ትውልዳቸውም ከ ጎዣም(ጎጃም) ይመዘዛል ባካፋ ህጻንነቱን ያሳለፈው ወህኒ አምባ ላይ ነበር። ሆኖም ግን በንጉስ ዮሥጦስ መጨረሻ ዘመን አካባቢ በተነሳ ግርግር ሳቢያ ከወህኒ አምልጦ ከኦሮሞ ቡድኖች ስር ተደበቀ። ሳይቆይም በመማረኩ ለወደፊት እንዳይነገስ አፍንጫው ላይ ጠባሳ ተደረገበት። . ነገር ግን በ1721 ወንድሙ ዳዊት ሳልሳዊ በመርዝ ስለተገደለ ከነበሩት ተወዳዳሪወች እሱ ተመርጦ ነገሠ። የአገሪቱን ሃይል መዳከም ተከተሎ በመጣ ድንጋጤ ምክንያት በበካፋ ዘመን የነበረችው ኢትዮጵያ በሴራና ተንኮል የተተበተበች እንደንበር ጄምስ ብሩስ ያትታል። ለዚህ ይመስላል ባካፋ \"ዝምተኛ፣ ምስጢረኛ፣ ልቡ የማይገኝና በራሱ ባሪያ ወታደሮችና በራሱ ምስል በሰራቸው ሰወች የተከበበ\" እንደነበር ሃኪም ይጋቤ መዝግቧል። በንጉሱ ዜና መዋል ላይ የሰፈረው ጽሁፍ የንጉሱን ቆራጥነትና መልካም አስተዳደር ቢያሳይም አላማው ግን የተሰወረ እንደነበር ብሩስ ታዝቧል። በንጉስ በካፋ ዘመን ብዙ ጦርነት እንዳልነበረና አብዛኛው የንጉሱ ክንድ ያረፈው የተንሰራፋውን የባላባቱን ሃይል ሰብሮ የመካከለኛው መንግስትን ሃይል በማጠናከር እንደነበር ታሪክ አጥኝው ዶናልድ ሌቪን ይናገራል። ታሪክ አጥኝው ፓል ሄንዝ በበኩሉ ለኢትዮጵያ ታሪክ በካፋ ያበርከተው ታላቁ አስተዋጾ ሁለተኛው ሚስቱ ንግስት ምንትዋብ እንደነበረች ይዘግባል።."} {"id": "14034", "contents": "በገና በተወጠሩ ክሮች የሚሰራ የኢትዮጵያ የሙዚቃ መሳሪያ ነው። በገና ሌላው ስሙ በግዕዝ እንዚራ ተብሎ ይጠራል። ቁመቱ ረዘም ገበታው ሰፋ ያለ ከ 90 ሳንቲ ሜትር እስከ 140 ሳንቲ ሜትር ርዝመት ያለውና 10 ጅማቶች (አውታሮች) ያሉት ጥንታዊ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ የመንፈሳዊ መሳርያ ነው። ሳጥኑ፣ ምሰሶዎቹ፣ ብርኩማውና ቀምበሩ ከንጨት የሚሰሩ ናቸው። አውታሮቹም ከጅማት ይሰራሉ። ሳጥኑ በበግ ወይም በከብት ቆዳ ይሸፈናል። ድዝና ጥዝ እንዲል 10 ቁርጥራጭ ቆዳዎች በብርኩማውና በአውታሮቹ መካከል ይስተካከላሉ። ቀምበሩ የእግዚአብሔር ምሳሌ (ምልክት) ነው። ምሰሶዎቹ በስተቀኝ የቅዱስ ሚካኢል በስተግራ የቅዱስ ገብርኢል ምሳሌዎች (ምልክቶች) ናቸው። ጅማቶቹ (አስሩ አውታሮች) የአስርቱ ቃላት ኦሪት ምሳሌ (ምልክት) ናቸው። የድምጽ ሳጥኑ (ገበታው) የእመቤታችን ምሳሌ ነው። ብርኩማው የሙሴ አስርቱን ትዕዛዛት የተቀበለበት የደብረ ሲና መሳሌ ነው። በገና ወደ ኢትዮጵያ የገባው ከክርስቶስ ልደት በፊት በቀደምት የኢትዮጵያ ነገስታት በኩል ሲሆን በቅርብም ከነበሩ ነገስታት አጼ ምኒልክና አጼ ቴዎድሮስ በገና ይደረድሩ እንደ ነበር ይነገራል። የበገና ዜማ በአብዛኛው ለፈጣሪያችን ምስጋና ፀሎት ለማቅረብና ባጫጭር ዜማዎች የዚህ አለም አላፊነትን የሚናገር ሰዎችን ለበጎ ሥራ የሚቀሰቅስ ወደ ንስሐ የሚጠራ ለመንፈሳዊ አገልግሎት የሚጠቅም ነው።"} {"id": "1548", "contents": ""} {"id": "14322", "contents": "ደብረ ታቦር ወይንም ቡሄ! በመላው ሀገራችን በየዓመቱ ነሐሴ ፲፫ ቀን የሚከበር በዓል ሲሆን፤ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ከምታከብራቸው ዓቢይ (ዋና) በዓላት አንዱ ይሄ 'ደብረ ታቦር' የምትለው የቡሄ በዓል ነው። የዚህ በዓል መሠረት የክርስቲያን እምነት ሲሆን፣ ደብረ ታቦር በግዕዝ የታቦር ተራራ ማለት ነው፡፡ የታቦር ተራራ የሚገኘው አሁን ፍልስጥኤም ተብሎ በሚጠራው ሀገር ነው፡፡ ደብረ ታቦር ወይንም የታቦር ተራራ ኢየሱስ ክርስቶስ ሦስት ደቀመዛሙርቱን ይዞ ወደ ተራራው የወጣበትና ፊቱ እንደፀሐይ የበራበት ልብሱም እንደብርሃን ነጭ የሆነበት ቦታ ነው፡፡ ይህ ቦታ ጌታ ብርሃነ መለኮቱን የገለጠበት ተራራ ነው። የማቴዎስ ወንገል ምዕራፍ ፲፯፦ ቁጥር ፩ እስከ ፭ \" ከስድስት ቀንም በኋላ ኢየሱስ ጴጥሮስንና ያዕቆብን ወንድሙንም ዮሐንስን ይዞ ወደ ረጅም ተራራ ብቻቸውን አወጣቸው። በፊታቸውም ተለወጠ፥ ፊቱም እንደ ፀሐይ በራ፥ ልብሱም እንደ ብርሃን ነጭ ሆነ። እነሆም፥ ሙሴና ኤልያስ ከእርሱ ጋር ሲነጋገሩ ታዩአቸው። ጴጥሮስም መልሶ ኢየሱስን ጌታ ሆይ፥ በዚህ መሆን ለእኛ መልካም ነው፤ ብትወድስ፥ በዚህ ሦስት ዳስ አንዱን ለአንተ አንዱንም ለሙሴ አንዱንም ለኤልያስ እንሥራ አለ። እርሱም ገና ሲናገር፥ እነሆ፥ ብሩህ ደመና ጋረዳቸው፥ እነሆም፥ ከደመናው። በእርሱ ደስ የሚለኝ የምወደው ልጄ ይህ ነው፤ እርሱን ስሙት የሚል ድምፅ መጣ።\" ዓቢይ መሠረቱ ይሄ ሲሆን፣ በአገራችን የክረምቱ አፈና ተወግዶ የብርሃን ወገግታ የሚታየውም በዚህ በዓል አካባቢ ስለሆነ ይቺ ዕለት 'ቡሄ' የሚለውን ስያሜ አገኘች። ቡሄ ማለት ገላጣ፣ የተገለጠ ማለት ነው፡፡ በገጠርም ሆነ በየከተማው ልጆች ጅራፋቸውን ገምደው ሲያጮሁ (ሲያኖጉ) ይሰነብታሉ። እናቶችም ለበዓሉ ዝግጅት ስንዴ ሲለቅሙ፣ ሲፈትጉ፣ ሲፈጩ ይሰነብታሉ። ጌታችን ብርሃነ መለኮቱን በገለጠበት ዕለት ጊዜው ምሽት ነበር፡፡ እረኞችም ከብርሃኑ የተነሣ እየተገረሙና እየተደነቁ ወደ ቤት አልተመለሱም ነበር፡፡ የልጆቹን መዘግየት ያዩ ወላጆች ችቦ አብርተውና ዳቦ ይዘው ፍለጋ ወጡ፡፡ ታዲያ ያንን ማስታወሻ «ቡሄ» ለሚሉ ልጆች ሙልሙል ዳቦ የሚሰጠውና ችቦ በማብራት በዓሉን የምናከብረውም ከዚህ በመነሣት ነው፡፡ በዋዜማው የሠፈር ልጆች በየቤቱ እየዞሩ ሆያ ሆዬ!"} {"id": "14642", "contents": "ዓፄ ንዋየ ክርስቶስ በዙፋን ስማቸው \"ሰይፈ አርድ\" ከ1344 - 1372 እ.ኤ.አ. የኢትዮጵያ ንጉሰ ነገስት ነበሩ። የቀዳማዊ አጼ አምደ ጽዮን የመጀመሪያ ልጅ ነበር። በዚህ ንጉስ ዘመን አሊ ኢብን ሳብር አድ ዲን የተባለ የወላሽማ ስረወ መንግስት በማመጹ ንጉሱ በይፋት እና አዳል ዘመቻ አደረገ። በዚህ ዘመቻ መሪውና ልጆቹ ስለተማርኩ የይፋት ሱልጣኔት በታሪክ አበቃለት። ንጉሱ ሁሉን ለእስር ቢዳርጉም የመሪውን ልጅ አህመድን ግን የይፋት አስተዳዳሪ አድርገው ሾሙት። ይህ በዚህ ቆይቶ ከ8 አመት በኋላ አሊ-አዲን ከእስር ተፈቶ ልጁ ከስልጣን ወርዶ እርሱ እንደገና መሪ ሆነ። በልጅና በአባት ከፍተኛ ጥል ስለነበር በንጉሱ አማላጅነት ነበር ለልጁ ትንሽ ክ/ሃገር በአስተዳዳሪነት የተሰጠው። ንዋየ ክርስቶስ በታሪክ በተለይ የሚጠቀስበት የግብጽ ቤ/ክርስቲያን ጠባቂ (protectorate) በመሆን ነው። የግብጽ ሱልጣን የነበረው አል ሳሌህ አሌክሳንድሪያውን ጳጳስ ማርቆስ ፬ኛ ባሰረበት ወቅት በኢትዮጵያ የነበሩ ግብጻዊ ነጋዴወችን ካሰረ በኋላ ሙሉ ሰራዊቱን በማስነሳት በግብጽ ላይ ዘመተ። በዚህ ጊዜ ፓትሪያርኩ ክእስር ሲፈቱ ንጉሱም በዚህ ምክንያት ወደ ኢትዮጵያ እንዲመለሱ ከግብጹ ሱልጣን መልዕክተኞች ደረሱት ንጉሱ ወደ አገራችው ቢመለሱም የሱልጣኑን መልዕክተኞች ግን በዕስር አብረው ይዘው ነበር። ከዚህ በተረፈ አጼ ስይፈ አርድ በአሁኑ ደቡብ ጎንደር፣ ደብረ ታቦር ፣ በርሳቸው ዘመን በደብረ ታቦር ተራራ ላይ የታቦር እየሱስ እንደታነጸ ታሪክ ያትታል ። በወሎ ሃይቅ እንዲሁ ጥንታዊ የነበረውን ደብረ እግዚአብሔር ቤ/ክርስቲያን መልሰው በማነጽ ሲታወቁ ይህ ቤ./ክርስቲያን በአህመድ ግራኝ 1531 ተዘርፎ ተቃጥሏል። እስካሁን በሚገኙ የመሬት ስሪት መዝገቦች መሰረት የዚህ ንጉስ ግዛት ቢያንስ ቢያንስ እስከ ሰራየ፣ የአሁኑ ኤርትራ ድረስ ይደርስ ነበር። ^ Taddesse Tamrat, Church and State, pp 146-8;"} {"id": "14562", "contents": "ጦጣ ባለቤቱን ታስወጣ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ጦጣ ባለቤቱን ታስወጣ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "14498", "contents": "ሆድ ሲያር ጥርስ ይስቃል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሆድ ሲያር ጥርስ ይስቃል የአማርኛ ምሳሌ ነው። እንደ አበባ ቆሎ ሆድ ሲያር ጥርስ ይስቃል። ማለት የሚያስከፋ ነገር እየደርሰበት ግን ያን ነገር ደብቆ ተደሳች የሚመስልን ሰው የሚገልጽ ተረትና ምሳሌ ነው።"} {"id": "8382", "contents": "ሊኦፖልድ ሴዳር ሴንጎር (1906-2001) የሴኔጋል የመጀመሪያው መራሄ መንግስት በመሆን ከ1960 እስከ 1980 ድረስ ያገለገሉ፣ ኔግሪቲዩድ የሚባለው ፍልስፍና ዋነኛ አቀንቃኝ የነበሩ እና በግጥሞቹም አድናቆትን ያተረፉ አፍሪካዊ የሥነጽሁፍ ሰው ናቸው። ሴንጎር የሴኔጋል ዋና ከተማ ከሆነችው ዳካር 70 ማይልስ ያህል በምትርቅ እና ጆአል ላ ፖርቱጊዝ (ጆአል ፖርቱጊዛዊቱዋ) በምትባል ትንሽ የአሳ አጥማጆች መንደር በ1906 ተወለዱ። አባታችው ነጋዴ ከሆኑ ሴሬር ከሚባሉ ጎሳ የተወለዱ ሲሆን እናታቸው ግን ፔውል ከተባለ የሙስሊም ዘላን አርብቶአደሮች ጎሳ የተወለዱ ሴት ናቸው። ሴንጎር ኋላ ላይ ሲጽፉ «ተወልጄ ያደኩት በአፍሪካ መኸል፣ የጎሳዎች እና ዘሮች መገናኛ ላይ ነው» ብለዋል። በ12 ዓመታችው የካቶሊክ ሚሲዮን ትምህርት ቤት ተመዝግበው ትምህርታቸውን የጀመሩ ሲሆን ከዛ በኋላ በሌሎች ትምህርት ቤቶችም በመማር በ1928 የሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን አጠናቀዋል። ከዚያም ፓሪስ ከሚገኘው ሊሴ ፓሪ ለግራንድ ከተባለው ትምህርት ቤት በ1931 ተመርቀዋል።"} {"id": "11746", "contents": "አሰልበርህት (552 -608 ዓ.ም.) ከ572 ወይም 582 ዓ.ም. አካባቢ እስከ 608 ዓ.ም. ድረስ የኬንት ንጉሥ ነበረ። ከእንግሊዝ ንገስታትም መጀመርያው የተጠመቀ እሱ ነበር። ስለዚህ በሮማ ካቶሊክ፣ በምሥራቅ ኦርቶዶክስና በአንግሊካን ሃይማኖቶች «ቅዱስ» ይባላል። በአንግሎ-ሳክሶን ዜና መዋዕል ዘንድ፣ እሱ አባቱን የኬንት ንጉሥ ኤዮርመንሪክን ተከተለ። የፍራንኮች ንጉሥ ቻሪበርት ልጅ ቤርታን አገባት። እሷ ክሪስቲያን ነበረችና ከዚህ የተነሣ ንጉሥ ተጠምቆ ክርስትና በእንግሊዝ ሕዝብ መካከል ይፋዊ ሆነ። አውግስጢኖስ ዘካንተርቡሪ ከሮማ በ589 ዓ.ም. ተልከው የእንግሊዝ ሕዝብ መጀመርያ ሊቀ ጳጳስ ሆኑ። አሰልበርህት ከኬንት በላይ በዘመኑ መጨረሻ በሌሎች የእንግሊዝ ደሴት መንግሥታት በኤሴክስና ምሥራቅ ኤንግላ ላይ ገዥነት ነበረው። በእርሱ ተጽእኖ የኤሴክስ ንጉሥ ሳበርህት እና የምስራቅ ኤንግላ ንጉስ ራድዋልድ በ596 ዓም ግድም ተጠመቁ። በተጨማሪ በ594 ዓ.ም. ንጉሥ አሰልበርህት ለአገሩ ሕገ መንግሥት አወጣ። ይህ ሕገ መንግሥት በሮማይስጥ ሳይሆን የተጻፈው በጥንታዊ እንግሊዝኛ ነበረ። በኋላ ዘመን የእንግሊዝ ንጉሥ ታላቁ አልፍሬድ ከዚህ ሕገ መንግሥት ወስደው የተሻሸለ ሕገ መንግሥት አወጡ። አሰልበርህት በ608 ዓ.ም. ካረፈ በኋላ ልጁ ኤድባልድ ተከተለው። ኤድባልድ ግን በመጀመርያ ወደ አረመኔነት ቢመልስም በኋላ ግን ክሪስቲያን ንጉሥ ሆነ። በአሰልበርህት ሕግ ፍትሕ ግድያ፣ ስርቆት፣ ዝርፍያ፣ ትግል፣ የሀብት ወይንም የሰውነት ጉዳት፣ ማመንዝር፣ ስላምን ማጥፋት ያደረጉ ሁሉ የገንዘብ መቀጮ ወይም ካሣ ነበረባቸው። የመቀጮው መጠኖች ግን እንደ ተበዳዩና በድለኛው መደቦች ወይም ማዕረጎች ልዩነት ትክክል አልነበሩም። ከሁሉ የተጠበቀው የቤተ ክርስቲያን ነዋይ ነበር፤ ፲፪ እጥፍ ካሣ ነበረበት። እንዲሁም ሁከት በሆነበት ጊዜ ለሰው መሣርያን መስጠት በገንዘብ መቀጮ ተከለከለ። ይህ ሕግ ፍትሕ የማጫ ሥርዓት እንዲህ ይቀምራል፦ « ስው ሳዱላን በማጫ ቢታጭ፣ (ንብረቱ) እንከን የለሽ ቢሆን የታጩ ይሁኑ። ነውሩ ቢሆን፣ በኋላ ወደ ቤቱ ያምጣው፣ ሰውም በገንዘብ ይስጠው። እርሷ ሕይወት ያለ ልጅ ከወለደች፣ ባልም (ከርስዋ) አስቀድሞ ቢሞት፣ ግማሽ ገንዝብ ትይዝ።..."} {"id": "47549", "contents": "ዮሐንስ ብራምስ (ጀርመንኛ: Johannes Brahms) (1825-1889 ዓ.ም. ስመ ጥሩ የጀርመን ሙዚቃ አቀናባሪ ነበሩ። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "3813", "contents": "ዱሻንቤ (Душанбе) የታጂኪስታን ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 817,100 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 590,300 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 38°38′ ሰሜን ኬክሮስ እና 68°51′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል። እስከ 1921 ዓ.ም. ድረስ ስሙ ድዩሻንቤ ሲሆን ስታሊን ግን ከተማውን ስታሊናባድ ሰየመው። በ1952 ዓ.ም. ግን ስሙ ዱሻንቤ ሆነ። ይህ ማለት በፋርስኛ 'ሰኞ' ('ዱ' - ሁለት፣ 'ሻንቤ' - ቀን) ነው። ምክንያቱም በየሰኞ ገበያ ይገኝ ነበር።"} {"id": "10338", "contents": "ፖሊስ ስርዓትን በጉልበትና በሕግ ለማስከበር የሰለጠነ የመንግስት ቅጥረኛ ማለት ነው።"} {"id": "10402", "contents": "ኃይል የተለያዩ ትርጉሞች አሉት። በጠቅላላው «ለውጥ የማስካሂድ ማንኛውም ችሎታ» ማለት ነው። በፊዚክስ፦ ሃይል (ፊዚክስ) ማለት በተወሰነ ጊዜ ምን ያህል ሥራ እንደሚፈጸም (ምን ያህል ጉልበት ወደ ሥራ እንደሚቀየር) የሚያመልከት ቁጥር ነው። የዚህ ኅይል መስፈርያ ዋት ይባላል። የመብራት ኃይል ወይም ኤሌክትሪክ - ይህ አይነት ኃይል ከኃይል ማመንጫ ጣቢያ የሚፈጠር ነው። በሰው ልጅ ጥናት፣ ኃይል ማለት አንድ ሰው በሌላ ሰው ላይ ያለው ተጽዕኖ ወይም ሥልጣን ማለት ነው። በፖለቲከ ረገድ፣ ኃይል ማለት አንድ ሀገር ሌላውን የሚያስገድድበት ጉልበት ነው። ይህ አይነት ኃይል ከሠራዊቱ ወይም ከሀብቱ ብዛት የሚወጣ ሊሆን ይችላል። የጦር ሠራዊት እራሱም ኃይል ተብሎ ሊሰየም ሲችል በዚህ በኩል ወደ አየር ኃይል፣ መርከብ ኃይል፣ ወዘተ ተከፍሏል። በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ የእግዚአብሔር ኃይል ወይም ሥልጣን በብዛት ይጠቀሣል። ለምሳሌ መክብብ 8፡8፣ 1 ሳም. 2፡4፣ መዝሙር 61፡11።"} {"id": "10626", "contents": "የዕምባዎች ጎዳና ከ1823 ዓ.ም. እስከ 1830 ዓ.ም. የአሜሪካ መንግሥት ኗሪ ጎሣዎችን ('ቀይ ሕንድ' የተባሉ) ከአገር ቤታቸው በግድ አስነቅሎ እስከ ኦክላሆማ ያሳደዳቸውበት መንገድ ነበር። እነዚህ ኗሪ ብሔሮች ቾክታው፣ ሴሚኖል፣ ክሪክ፣ ቺካሳው እና ቼሮኪ ናቸው። በመንገዳቸው ላይ ብዙ ኗሪዎች ከበሽታ ወይም ከረሃብ ጠፉ።"} {"id": "11458", "contents": "እፃዊ ተዋልዶ ለአትክልት የኢሩካቤያዊ መራቦ ዘዴ ነው። በዚህ ተፈጥሮአዊ ሂደት ያለ ምንም ዘር ወይም ዱኬ አዲስ ተክሎች ሊገኙ ይቻላል። ስለዚህ ለምጣኔ ሀብት ዋጋ ላላቸው ዛፎች ለማስፋፋት በተለይ በግብርና ሰፊ ጠቀሜታ አለው። በተፈጥሮ ሲታይ፣ በልዩ ልዩ ዘዴዎች ሊሆን ይችላል። ለአንዳንድ አትክልት፣ ተቀብሮ (ውስጠ ዘመት) ግንድ ከምድር በታች አዲስ ሥር ወይም ቡቃያ ያስወጣል። በሌሎች ዝርያ፣ ከምድር በላይ ተባዥ ሐረጎች አዲስ ሥር ወይም ቡቃያ ያስወጣል። ስሁት የሚባለው ሥር አለ። ደግሞ በእኩራች ወይም በድንቼ ስረግንድ የሚበዛ አትክልት (ለምሳሌ ነጭ ሽንኩርት) አለ። በገነት ወይም በእርሻ ተግባር እፃዊ ተዋልዶ ማለት ከዛፍ አንድ ቅርንጫፍ አገዳ ከመሃል አንጓ በታች ተቈርጦ፣ በሌላ መሬት ውስጥ ተክሎ፣ አዲስ ሥር ሲያስገኝ ነው። በዚሁ ዘዴ ብዙ ጠቃሚ የአትክልት አይነቶች ያለ ምንም ዘሮች በቀላሉ ለማብዛት ይቻላል፤ ለምሳሌ፦ ቱፋህ አቡካዶ ሙዝ ካካዎ ቃጫ ብርቱካን/ ሎሚ ተምር በለስ ወይን ለውዝ አናናስ ድንች እንጆሪ ሸንኮራገዳ ሻይ"} {"id": "8504", "contents": "በአብዛኛው ቋንቋዎች የሀገሩ ስም ከጣልኛው «ሞንቴ ኔግሮ» ሲሆን፣ ይህ የሀገሩን ኗሪ ስም «ችርና ጎራ» ወይም «ጥቁር ተራራ» በመተርጐም ነው። በአንዳንድ ቋንቋ (ግሪክኛ፣ አልባንኛ፣ ቱርክኛ፣ ቻይንኛ) ሀገሩ በቀጥታ ትርጉም «ጥቁር ተራራ» ይባላል። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "22715", "contents": "ገረማ ወይም ተራ ኣጃ (Avena sativa) በዓለምና በኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።"} {"id": "13010", "contents": "ኢትዮጵያ ውስጥ የሚሰራ የምግብ አይነት ሲሆን፣ የሚሰራውም ከበግ ወይም ፍየል ነው።"} {"id": "13170", "contents": "ገምቦ ኢትዮጵያ ውስጥ ለውሃ ማመላለሻ የሚያገለግል ከሸክላ የሚሰራ አንገት ያለው ከስሩ ክብ የሆነ፣ ባብዛኛው ጠቆር ያለ መልክ ያለው እቃ ነው። በይዘቱ ከጋንም ሆነ ከእንስራ ያንሳል።"} {"id": "2772", "contents": "ሞንጎልኛ (, Монгол) ከሞንጎሊክ ቋንቋ ቤተሠብ ሁሉ የታወቀውና ለአብዛኛው የሞንጎልያ ኗሪዎች ዋና ቋንቋ እንዲሁም የሞንጎልያ መደበኛ ቋንቋ ነው። ደግሞ በአካባቢው ባሉት የሩሲያና የቻይና አውራጃዎች ውስጥ ሲናገር የሩሲያ ክፍላገር ቡርያትያ እና የቻይና ክፍላገር ውስጣዊ ሞንጎልያ መደበኛ ቋንቋ እሱ ነው። በሞንጎልያ ውስጥ ካሉት ተናጋሪዎች ብዙኃን የሓልሓ ቀበሌኛ ይናገራሉ። በቻይናም ዋናው ቀበሌኛ ቻሃር ይባላል። አንዳንድ ሊቃውንት ሞንጎልኛን ለቱርክ ምናልባትም ለጃፓንኛ ለኮሪይኛም ዝምድና እንዳለው ይቆጠሩታል። እርግጥ የተዛመደ ቋንቋ በሩሲያ የተገኘው ካልሙክኛ ነው። በሞንጎልያ ከ2 ሚሊዮን በላይ ተናጋሪዎች ሲኖሩ በአገሮቹ ሁሉ በጠቅላላ 5.7 ሚልዮን ያሕል ይችሉታል። ባሕላዊ የሆነው የሞንጎል ፊደል በ12ኛ ምዕተ አመት ከሶግዲያን ፊደል በኡይጉር ሕዝብ አማካይነት ወጣ። እስከ ዛሬ ድረስ በቻይና ውስጥ ሞንጎልኛ ለመጻፍ የሚጠቀመው ጽሕፈት እሱ ነው። በሞንጎልያ ግን በ1935 ዓ.ም. ይህ ባሕላዊ ጽሕፈት በቂርሎስ አልፋቤት ተተካ። ከዚህ በላይ በቻይና በኦይራት ሕዝብ ዘንድ ቶዶ ጽሕፈት በተሰየመ በሌላ አይነት ባሕላዊ ፊደል ነው ቋንቋቸው የሚጻፈው። የሞንጎልኛ ውክፔዲያ አለ!"} {"id": "12790", "contents": "ጌጣጌጦች ለተጨማሪ ውበት የሚለበሱ ወይም የሚደረጉ እንደ የአንገት ሐብል፣ የእጅ አምባር፣ የጣት ቀለበት እና የጆሮ ጌጥ የሉ እቃዎች ናቸው። የሠው ልጆች ለሺዎች አመታት ለመዋቢያነት ሲያመርቷቸው እና ሲጠቀምባቸው ቆይተዋል። እነዚህ መዋቢያዎች እንደየሀገሩ ባህል እና እምነት (የንጥረ-ነገሮች የመገኘት አቅም ጋር ተያይዞ) ከተለያዩ ነገሮች ሊሠራ ይችላል። ማንኛውም ጌጣጌጥ ከግል መዋቢያነት በተጨማሪ እንደ ሀብት መለኪያ ተደርጎ ሊወሰድም ይችላል። እንደ ቀበቶ እና ቦርሳ ያሉት ከጌጣጌጦች ጋር አይመደቡም።"} {"id": "12851", "contents": "VHDL (VHSIC hardware description language; VHSIC: very-high-speed integrated circuit) ማለት ተጨባጩን የኮምፒውተር ክፍል የምንገልጽበት ቋንቋ ሲሆን በቀላሉ በኤሌክትሮኒክስ ለመተለም እንዲያስችል የዲጂታል ኤለክትሮኒክ እቅወችን፣ አንድ አንድ ጊዜም ዲጂታሉን ከአናሎጉ ጋር ደብለቅ አድርገን ለኤፍፒጂኤ እና ለተዋሃዱ ሰርኪዩቶች ስራ የምንተልምበት መሳሪያ ነው። (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "44734", "contents": "ሳን ሉዊስ የእግር ኳስ ክለብ በሳን ሉዊስ ፖቶሲ፣ ሜክሲኮ የነበረ እግር ኳስ ክለብ ነው። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "52327", "contents": "እ.ኤ.አ. እ.ኤ.አ. የካቲት 24 ቀን 2022 ሩሲያ ከ2014 ጀምሮ በመካሄድ ላይ ያለውን የሩሶ - የዩክሬን ጦርነት ትልቅ መባባስ ምልክት በሆነው በደቡብ ምዕራብ በኩል በደቡብ ምዕራብ ጎረቤት በሆነው በዩክሬን ላይ መጠነ ሰፊ ወረራ ከፈተች። እ.ኤ.አ. ከ2021 መጀመሪያ ጀምሮ በተራዘመ የራሺያ ወታደራዊ ግንባታ እና ሩሲያ ዩክሬን ከአሜሪካ ጋር የአውሮፓ መንግስታት ጥምረት የሆነውን ኔቶን እንዳትቀላቀል በህጋዊ መንገድ እንድትከለክል ጠይቃለች። እና ካናዳ. ወረራ ከመደረጉ ጥቂት ቀናት ቀደም ብሎ ሩሲያ የዶኔትስክ ህዝቦች ሪፐብሊክ እና የሉሃንስክ ህዝቦች ሪፐብሊክን ሁለት እራሳቸውን የሚጠሩ የዩክሬን ግዛቶች እውቅና ሰጥተው ነበር፣ በመቀጠልም የሩሲያ ጦር ሃይሎች በምስራቅ ዩክሬን ዶንባስ አካባቢ ወረራ ፈጸሙ። በየካቲት 24 ቀን 03:00 UTC (06:00 የሞስኮ ሰዓት) ፣ የሩሲያ ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን በምስራቅ ዩክሬን ወታደራዊ ዘመቻ እንዳደረጉ አስታውቀዋል ። ከደቂቃዎች በኋላ የሚሳኤል ጥቃቱ በሰሜን ዋና ከተማ ኪየቭን ጨምሮ በመላው ዩክሬን በሚገኙ ቦታዎች ተጀመረ። የዩክሬን የድንበር አገልግሎት ከሩሲያ እና ከቤላሩስ ጋር ያለው የድንበር ጣቢያዎች ጥቃት እንደደረሰባቸው ገልጿል።ከሁለት ሰአት በኋላ 05፡00 UTC አካባቢ የሩሲያ የምድር ጦር ኃይሎች ወደ አገሪቱ ገቡ። የዩክሬን ፕሬዝዳንት ቮሎዲሚር ዘለንስኪ የማርሻል ህግን በማውጣት ከሩሲያ ጋር ያላቸውን ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት በማቋረጥ እና አጠቃላይ ንቅናቄን በማወጅ ምላሽ ሰጥተዋል። ወረራው በሩሲያ ላይ የተጣለውን ማዕቀብ ጨምሮ አለም አቀፍ ውግዘት ደርሶበታል ፣በሩሲያ ፀረ-ጦርነት ሰልፎች በጅምላ ታስረዋል። እ.ኤ.አ. በ 1991 የሶቪየት ህብረት መፍረስን ተከትሎ ዩክሬን እና ሩሲያ የቅርብ ግንኙነታቸውን ቀጥለዋል። እ.ኤ.አ. በ 1994 ዩክሬን የኒውክሌር ጦር መሳሪያዋን ለመተው ተስማምታለች እና ሩሲያ ፣ ዩናይትድ ኪንግደም እና ዩናይትድ ስቴትስ በዩክሬን የግዛት አንድነት ወይም የፖለቲካ ነፃነት ላይ ዛቻ ወይም የኃይል አጠቃቀም ላይ ማረጋገጫ እንዲሰጡ የቡዳፔስት የደህንነት ማረጋገጫ ስምምነትን ፈረመች ። ."} {"id": "48571", "contents": "አሻንቲ መንግሥት ከ1662 እስከ 1949 ዓም ድረስ በዛሬው ጋና አካባቢ የነበረ ግዛት ነው። ከአካን ብሔር ግዛቶች አንዱ ነበር። የብሔሩ ስም በአካንኛ በትክክል «አሳንቴ»፣ የአገሩም ስም «አሳንቴማን» ተብሎ ይጠራል። ይህም ከአካንኛ «አሳ» (ጦርነት) እና «-ንቴ» (ስለ) ወይም «ስለ ጦር» ለማለት ነው። «አሻንቲ» የሚለው አጠራር ከእንግሊዝኛው አጻጻፍ የተነሳ አጠራር ሲሆን፣ በአሁኑ ዘመን በጋና ውስጥ ተቀባይነት አለው። አካን የተባሉት ብሔሮች ከጥንቱ ጋና መንግሥት (በዛሬው ማሊና ሞሪታኒያ) ከ1068 ዓም በኋላ እንደ ፈለሱ ይነገራል። በዚያን ጊዜ መጀመርያውን አካን ግዛት ቦኖማን መንግሥት መሠረቱ። አገራቸው የወርቅ ማዕድን በብዛት የተገኘበት በመሆኑ በንግዱ ምክንያት ይበልጸግ ነበር። ከ1500 ዓም በኋላ የተለያዩ ተወዳዳሪ ግዛቶች ነበሩ፤ ዋነኛውም እስከ 1692 ዓም ያህል ድረስ የደንክዪራ መንግሥት ሆኖ ነበር። በዚያው ዓመት የአሻንቲ ንጉሥ ኦሰይ ቱቱ ደንክዪራን በማሸንፍ ዋናው ላዕላይ ግዛት ሆነ። የአሻንቲ ንጉሥ ማዕረግ አሳንቴሄኔ ይባል ነበር። በዚህ ዘመን በትውፊታቸው ዘንድ ወርቁ በርጩማ የተባለው ከሰማይ ወረደና የአሻንቲ ነገሥታት ዙፋን ሆነ። አሻንቲ ደግሞ ፎንቶንፍሮም የተባለ ነጋሪት ከበሮ ፈጠሩ። አካንኛ እና በምዕራብ አፍሪካ ያሉ ብዙ ቋንቋዎች እንደ ቻይንኛ በመምሰል የድምጽ ቃና ያለባቸው ልሳናት ሲሆኑ፣ ይኸው ነጋሪት ቃናዎቹን በትክክል ማስገኘት ስለሚችል፣ በሙሉ አረፍተ ነገር ለመነጋገር ስለሚያስችል፣ የነጋሪት ቋንቋ የተማሩት ጎበዞች ከአንድ ቦታ ወደ ሌላው መልእክት እንደ ቴሌግራፍ በፍጥነትና በርቀት ሊያደርሱ ቻሉ። ከ1800 ዓም በኋላ ሥራዊታቸው ጠመንጃ ይይዝ ነበር። ከጎረቤቶታቸው በተለይም ከፋንቲ ብሔር በጦርነቶች ይታግሉ ነበር። ሁለቱ ወገኖች ከተማረኩት ቁጥር ወደ ባርነት ይሸጡ ነበር። ከዚያ በኋላ ከ1815 እስከ 1888 ዓም ድረስ የአሳንቴማን ሥራዊት ከብሪታንያ ጋራ አራት ጦርነቶች ተዋጉ። በሦስቱ ጦርነቶች (1815፣ 1855፣ 1866 ዓም) ብሪታንያ አገሩን ቢወረሩም ሊገዙት አልቻሉም። በመጨረሻው ጦርነት ግን በ1888 ዓም የብሪታንያ ሃያላት ድል አድርገው የአሳንቴ ግዛት ያዙ። አሳንቴ ብሔር በ1892 ዓም ካመጹ በኋላ፣ በ1894 ዓም ብሪታን የጎልድ ኮስት ጥብቅ አገር አለው። በ1927 ዓም አሳንቴሄኔው እንዲመልስና አሳንቴ ብሔር ራስ-ገዥ ሁኔታ እንዲያገኙ ተፈቀደላቸው። በ1949 ዓም ዘመናዊው ጋና አገር ሲመሠረት፣ የአሳንቴማን ግዛት አሁን «አሻንቲ ክልል» ተብሎ ከጋና ጋር ተባበረ፤ እስካሁንም አሳንቴሄኔው በክብር ይቀመጣል። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "19882", "contents": "ጆን ሎክ ( 29 ነሐሴ 1632 – 28 ጥቅምት 1704), የለዘብተኝነት (ሊብራሊዝም) አባት በመባል የሚታወቀው ሎክ የእንግሊዝ ፈላስፋና ሐኪም ነበር። የሎክ ጽሑፎች በፈረንሳዊዎቹ አብዮተኞች ቮልቴር እና ሩሶ ዘንድ የሰረጸና በስኮትላንድ አሳቢዎች እና እንዲሁም በአሜሪካ አብዮተኞች ዘንድ ተሰሚነት የነበራቸው ነበሩ። በአሜሪካ የነጻነት ድንጋጌ ላይ የጆን ሎክ ስም ሰፍሮ ይገኛል። የሎክ ኅልዮቶች (ሃሳቦች) ብዙ ጊዜ የሚያጠነጥኑት በማንነት ጥያቄወችና በራስ ግምት ላይ ነበር። እንደ ሎክ አስተሳሰብ ሁሉም ያለምንም ዕውቀት እንደተወለደ የታመነ ነበር። ማናቸውም እውቀቶች የሰው ልጅ ከተወለደ በኋላ በተጨባጩ አለም ሲኖር ከሚያጋጥመው ተመክሮ የሚመነጭ ነው ፡፡ ^ Locke, John. A Letter Concerning Toleration Routledge, New York, 1991. p. 5 (Introduction) ^ Delaney, Tim. The march of unreason: science, democracy, and the new fundamentalism Oxford University Press, New York, 2005. p. 18 ^ Godwin, Kenneth et al. School choice tradeoffs: liberty, equity, and diversity University of Texas Press, Austin, 2002. p. 12 ^ Becker, Carl Lotus. The Declaration of Independence: A Study in the History of Political Ideas Harcourt, Brace, 1922. p."} {"id": "19890", "contents": "ታሳጭ መካሪ ይሻላል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ታሳጭ ማራኪ ይሻላል ?"} {"id": "20009", "contents": "*ግምጃ ቤት ማርያም *ፋሲል መዋኛ *ፋሲል ቤተክርስቲያን *ድልድይ *ቋል (ጋብቻ)ቤት *እልፍኝ ጊዮርጊስ *አጣጣሚ ሚካኤል *የፈረሰኞች አለቃ ቤት *ራስ ግምብ ምንትዋብ ግምብ* በካፋ ግምብ * *ፈረስ ቤት ፋሲል ግምብ* አዋጅ መንገሪያ* ክረምት ቤት* *ዳዊት ፫ ዙፋን ቤት *አምበሶች ቤት *ዮሐንስ ጽሕፈት ቤት *ዮሐንስ ቤተመጻሕፍት *አዋጅ ነጋሪ *ጃን ተከል ዋርካ *ትንሹ የፋሲል ግምብ ታላቁ እያሱ (ኮርቻ)ግምብ * *ሰሜን አደባባይ ተክለ ሃይማኖት ዮሐንስ ጽሕፈት ቤት በፋሲልደስ ልጅ በቀዳማዊ አጼ ዮሐንስ የተገነባ በፋሲል ግቢ የሚገኝ ቤተ፣ መንግስት ነው።"} {"id": "19938", "contents": "ለዊኪፔዲያ መጣጥፍ ሲጽፉ የሚከተለውን አገባብ (ሲንታክስ) መጠቀም ጥሩ ልምድ ነው። ከታች የሚታየው ሠንጠረዥ የዊኪፔዲያን አገባቦች ይዘረዝራል። በግራ በኩል ባለው ዐምድ የአገባቡን ውጤት ማየት ይቻላል። በቀኝ በኩል ያለው ዐምድ ደግሞ እንዴት አገባቡ እንደሚጻፍ ያሳያል። አንዳንድ አገባቦችን በመፈተኛው ቦታ መሞከር ይቻላል። ደግሞ የአርዕስትና የስም አጻጻፍ ልምድ ይዩ። ዉጤት: ሀደሌኤላ አፋር ኢትዮጵያ አገር ኢትዮጵያ ክልል አፋር ዞን ዞን 5 ወረዳ ሀደሌኤላ አዘጋጅ: መሀመድ ሀከና ማንኛውም ፎቶ ወይም ስዕል እዚህ ዊኪፔድያ እንዲታይ፣ ስዕሉ አስቀድሞ ወደ ዊኪፔድያ መላክ አለበት። ይኸው የሚቻል በጎኑ ላይ ፋይል/ሥዕል ለመላክ የሚለውን በመጫን ነው፤ አለዚያ በWikimedia Commons የሚገኝ ስዕል መጠቀም ተቻለ። ከዚያው የተላከውን ስዕል በ«ፋይል / ሥዕሎች ዝርዝር» ላይ ሊያግኙ ይችላሉ። ሌሎች ጠቃሚ ትዕዛዛት ለስዕሎች እንዲህ ናቸው፦ | right / left / center |(የስፋት ቁጥር)#px | thumb | ስለ ሥዕሎች ብዙ ተጨማሪ ምርጫውዎች በተረፈ ለመረዳት፣ «የስዕሎች አገባብ» እባክዎ ይመለከቱ። (በእንግሊዝኛ)። ቢያንስ 4 ክፍሎች በኖሩ ጊዜ፣ «ማውጫ» የሚለው ሰንተረዥ በቀጥታ ከ1ኛው ክፍል አስቀድሞ ይታያል። ይህንን ለማስወግድ፣ በገጹ ላይ በማንኛውም ቦታ __NOTOC__ በማድረግ ነው። እንዲሁም ከ4 ክፍሎች በታች ካሉ ይዞታ እንዲኖር፣ ወይም ይዞታ በሌላ ሥፍራ እንዲታይ __TOC__ በማድረግ በዚያው ስፍራ ይደረጋል። የሠንጠረዥ አሠራር ለማወቅ በእንግሊዝኛ en:Help:Table ያለውን እርዳታ ያንብቡ። NUMBEROFARTICLES ቢያንስ 1 ማያያዣ ያላቸው መመሪያ ገጽም ያልሆኑት በ'Articles' (መጣጥፎች) ክፍለ-ዊኪ ውስጥ ያሉት ገጾች ሁሉ ቁጥር ነው። መይያዣ ካላቸው መዋቅሮችና መንታ መንገዶች ይከተታሉ። CURRENTMONTHNAME በግሬጎርያን ካሌንዳር አሁን የምንገኝበትን ወር ስም በእንግሊዝኛ ይሠጣል። የማንኛውም ቀን ስም በቀጥታ ከእንግሊዝኛ ካለንዳር ወደ አማርኛ ካሌንዳር ለመቅየር የሚጠቅም ዘዴ ለማወቅ፣ ውክፔዲያ:የቀን መለወጫ ያንብቡ። ልዩ ልዩ መልእክት በገጽ ላይ እንዲታይ መለጠፊያ ሊሰካ ይቻላል፡፡ ለምሳሌ «{{መዋቅር}}» በመጨመር፣ ይህ አጭር ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!"} {"id": "20026", "contents": "ታዝበው ሲጠሉህ ታዝበው ይወደዱህ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20354", "contents": "እንደ ቆጫት ተነስታ የሰው ለቅሶ አጠፋች የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20290", "contents": "እኔም ፈጣጣ አንቺም ፈጣጣ ምን ያጣላናል በሰው ሰላጣ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20522", "contents": "እደን ገብተህ አምሳያህን ቁረጥ የአማርኛ ምሳሌ ነው። እደን ገብተህ አምሳያህን ቁረጥ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20562", "contents": "እጅና አፍ አይተጣጡም የአማርኛ ምሳሌ ነው። እጅና አፍ አይተጣጡም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20650", "contents": "ከማያውቁት መልአክ የሚያውቁት ስይጣን ይሻላል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ከማያውቁት መልአክ የሚያውቁት ስይጣን ይሻላል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20578", "contents": "እግር ሄዶ ሄዶ ካር ጉድጓድ ይገባል የአማርኛ ምሳሌ ነው። እግር ሄዶ ሄዶ ካር ጉድጓድ ይገባል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20538", "contents": "እድላም አሞሌ በዶላር ይሸጣል የአማርኛ ምሳሌ ነው። እድላም አሞሌ በዶላር ይሸጣል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20570", "contents": "እገሌን ሲያማ ለኔ ብለህ ስማ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "31888", "contents": "ሳጉንቶ (እስፓንኛ፦ Sagunto) የእስፓንያ ከተማ ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "16050", "contents": "ሹም ቢሞት ሀምሳ የሹም ልጅ ቢሞት መቶ ሀምሳ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "15812", "contents": "ቀዳማዊ ዓፄ ያዕቆብ የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት ነበሩ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "17130", "contents": "ቢዋደዱ ጾም ገደፉ ቢጣሉ ተዋረፉ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "16866", "contents": "ፍሌሮቪየም (Flerovium) በየንጥረ ነገሮች ሠንጠረዥ ውስጥ ጊዜያዊ ኬሚካዊ ውክሉ Fl እና አቶማዊ ቁጥሩ 114 ለሆነ ራዲዮ አክቲቭ ንጥረ ነገር የተሰጠ ጊዜያዊ ስያሜ ነው። የጥንተ፡ንጥር ጥናት (ኬሚስትሪ) በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ ፍሌሮቪየም የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ። (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "16754", "contents": "በሬ ካራጁ ቢላ ተዋሰ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "16970", "contents": "ፊት ያሞጠሙጧል ኋላ ያፏጩዋል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የነገር ቅደም ተከተልን የሚያሳይ"} {"id": "16994", "contents": "ተፈራ አቡነ ወልድ (፲፱፻፳፰ ዓ.ም. ተወለደ) ታዋቂ ኢትዮጵያዊ የፒያኖ ተጫዋች እና የዜማ ደራሲ ነበር። ተፈራ አቡነ ወልድ በ፲፱፻፳፰ ዓ.ም. በደብረ ብርሃን በተጉለት አውራጃ ተወለደ። በማዘጋጃ ቤት ተፈራ በትምህርት ላይ ሳለ የሙዚቃ ስሜት ስላደረበት በ፲፱፻፴ ዓ.ም. በ፲፯ ዓመቱ በማዘጋጃ ቤት ተቀጥሮ በዚሁ ሙያ ላይ የዳበረ ችሎታ ለመጨበጥ ችሏል። በፒያኖ አጨዋወቱ የተደነቀ፣ ሲጫወት በሙዚቃ አጨዋወቱ ባቀማመጡና ባቀራረቡ የታወቀው ዕውነተኛ የሙዚቃ ተሰጥዖ ያለው በአንድ ጊዜ ሁለት መሣሪያዎችን እያፈራረቀ መጫወት የሚችል ነው። ከፒያኖ በፊትም ፍሉት፣ ክላርኔት፣ ሳክሶፎንና አልቶን በማፈራረቅ ተጫውቷል። በዚህም ችሎታው ተመርጦ ፒያኒስት እንዲሆን ተደረገ። ተፈራ በሙዚቃ ማዋሃድና በዜማ መድረስም ስጦታ ያለው፣ ዜማን ከሸክላ በቀጥታ መገልበጥ የሚችል ባለሙያ ነው። ከደረሳቸውም ዜማዎች «የአባይ ውሃ»፣ «የዓይን ተስፋ» እና «እምነሸነሻለሁ» የተባሉት ይገኙበታል። ^ ሀ ለ ሐ መ ናሽናል ቢብሊዮግራፊ ቡድን፣ የአንጋፋ አርቲስቶች መዝገበ የሕይወት ታሪክ፣ መጋቢት ፳፻፣ ገጽ 24-25 (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "16786", "contents": "ሳን ማሪኖ ወይም በይፋ Serenissima Repubblica di San Marino /ሴሬኒሲማ ሬፑብሊካ ዲ ሳን ማሪኖ/ «በበለጠ ሰላማዊ የሳን ማሪኖ ሪፐብሊክ» በአውሮፓ ውስጥ የሚገኝ ትንሽ አገር ሲሆን ዋና ከተማው ደግሞ ሳን ማሪኖ ይባላል። ብሔራዊ ቋንቋው ጣልኛ ነው። በ293 አ.ም. ተመሰርቶ አሁንም ከሁሉ ዕድሜ ያለው ሪፐብሊክና ክርስቲያን አገር መሆኑን ሊኮራበት ይችላል። ከዚህ በላይ የሳን ማሪኖ ሕገ መንግሥት የተጻፈው በ1592 ዓ.ም. ሲሆን፣ ዛሬ በስራ ላይ ከሚውሉ ሕገ መንግሥታት መካከል ከሁሉ ዕድሜ ያለው ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "17226", "contents": "ሌላን እጎዳለሁ ተብሎ በራስ ላይ ጉዳት መጋበዝን የሚገልጽ"} {"id": "9987", "contents": "ብላቴን ጌታ ኅሩይ ወልደሥላሴ በኢትዮጵያ መኻል አገር በሰሜን ሸዋ በመርሐ ቤቴ አውራጃ በታች ቤት ወረዳ ረመሸት ቀበሌ ደን አቦ ገዳም በተባለ ሥፍራ በ ፲፰፻፸፩ ዓ.ም ተወለዱ። ሲወለዱ የተሰጣቸው ስም ገብረመስቀል ነበር። በቤተ ክህነት ትምህርት እንጦጦ ራጉኤል ደብር መጥተው የመጻሕፍትን ትርጓሜ በዘመኑ ከነበሩት የደብሩ ሊቃውንት ዘንድ ተምረው አጠናቀዋል። እዚህ ነው አንዱ መምህራቸው «አንተ የቀለም ቀንድ ስለሆንክና በምግባርህም የተመሰገንህ ነህና፡ ኅሩይ የተባለውን ስሜን ሸልሜያሃለሁ፡ ከንግዲህ ኅሩይ እየተባልክ ተጠራ!» አሏቸው። ብላቴን ጌታ ኅሩይ ወልደሥላሴ ሃያ አንድ መጻሕፍትን የደረሱ ሲሆኑ፤ የመጨረሻው መጽሐፋቸው «የኢትዮጵያ ታሪክ፡ ከንግሥተ ሳባ እስከ ታላቁ የአድዋ ድል» ለመጀመሪያ ጊዜ በ ፲፱፻፺፱ ዓ.ም የልጅ ልጃቸው ወይዘሮ ሠናይት ተክለማርያም አሳተሙት። የኢትዮጵያ ደራስያን ማኅበር እና የኢትዮጵያ ፖስታ አገልግሎት ድርጅት በመተባበር ጳጉሜ ፪ ቀን ፳፻፬ ዓ/ም በአዲስ አበባ ቴአትርና ባህል አዳራሽ የተመረቁትን እና ብላቴን ጌታ ኅሩይ ወልደ ሥላሴ እንዲሁም የደራስያን፤- ቀኝ-ጌታ ዮፍታሄ ንጉሤን፤ ነጋድራስአፈወርቅ ገብረ ኢየሱስ፣ እና አቶ ተመስገን ገብሬን ምስል የተቀረጸባቸውን አራት ቴምብሮችን ገበያ ላይ አውለዋል። ደራሲው ፋሽሽት ኢጣልያ ኢትዮጵያን በወረረ ጊዜ ከቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ጋር አብረው ወደ እንግሊዝ አገር ስደት ላይ እንዳሉ በስልሳ ዓመታቸው መስከረም ፱ ቀን ፲፱፻፴፩ ዓ.ም. አረፉ። ሥርዓተ ቀብራቸው መስከረም ፲ ቀን እዚያው እንግሊዝ አገር ሲፈጸም ንጉሠ ነገሥቱ የሚከተለውን ንግግር አደረጉ። «አሁን የአዳምን ልጆች ወግ ሲቀበል የምታዩት ብላቴን ጌታ ኅሩይ ወልደሥላሴ በአገራችን ሥርዓት በመልካም አያያዝ ያደገ ከኢትዮጵያም ከፍ ካሉት ሊቃውንት የሚቆጠር ነው። ብልሃቱንና ትጋቱንም ለመልካም ሥራ የሚያገለግሉ መሣሪያዎች ስላደረጋቸው በመንግሥታችን ሥራ ለመመረጥና ወደ ታላቁ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትርነት ለመድረስ በቃ። በየጊዜው የጻፋቸው ከፈትኛ ባህሪውን የሚገልጹ መጻሕፍት፤ ይልቁንም በቤተ ክህነትና በታሪክ እውቀት በዓለም ሊቃውንት ዘንድ የታወቀና የተከበረ አደረጉት። ለምታውቁት ሰው ከታሪኩ ከዚህ የበለጠ ልነግራችሁ የሚያስፈለግ አልመሰለኝም። በአጭሩ ከጠባዩ ትልቅነት የሚሰማኝን ለመናገር ሳስብ ጊዜውን ሁሉ ቁም ነገር በመሥራት ማሳለፉ፤ ከራሱ ይልቅ የተቸገሩትን ለመርዳት መጣሩ፤ እውነትን፣ ፍርድንም ማክበሩና በአገር ፍቅር መቃጠሉ ትዝ ይሉኛል። አገልጋዬና ወዳጄ ኅሩይ!"} {"id": "19875", "contents": "ሴኔካ ከ4-65 ዓ.ም የነበረ የጥንቱ ሮሜ ፈላስፋ፣ ደራሲ፣ ስቶይክ፣ ባለ ስልጣንና ቀልደኛ ነበር። ሴኔካ በሮሜ ግዛት፣ ኮርዶባ ከተሰኘው የስፔን ግዛት ሲወለድ የንጉስ ኔሮ አስተማሪና አማካሪ ነበር። በንጉሱ ላይ ሴራ ፈጽመሃል የሚል ክስ ተነስቶ እራሱን እንዲያጠፋ በመገደደኡ ሊያልፍ በቅቷል። ሴኔካ ከተወለደበት ኮርዶባ ስፔን በጥንቱ የሮም ግዛቶች፣ ግብጽን ጨምሮ በመዘዋወር ሥነ ርቱዕ አንደበት ያስተምር ነበር። በዚሁ አጋጣሚ የስቶይዝምን ፍልስፍና ለመማር በቃ። ከዚህ ጉዞው በኋላ በሮም ከተማ በመወሰን ትምህርትን ማስፋፋት ቀጠለ። በመካከሉ የወደፊቱ ንጉስ ኔሮ አስተማሪ ሆነ፣ እንዲያውም ንጉሱ ከነገሰ በኋላ አማካሪው በመሆነ ለሮም ግዛት ጥሩ አስተዋጾኦችን ሊያደርግ በቃ። ኋላ ላይ ኔሮ አምባገነን እየሆነ ሲመጣ ከንጉሱ ጋር ለመለያየት በቃ። የትሮጃን ሴቶች የፊንቂያ ሴቶች ፌድራ ኤዲፐስ ይገኙበታል። ^ Bunson, Matthew, A Dictionary of the Roman Empire page 382. Oxford University Press, 1991 ^ Fitch, John (2008). Seneca. City: Oxford University Press, USA. p. 32. ISBN 9780199282081."} {"id": "17346", "contents": "ተሞኝ ደጅ ሞፈር ይቆረጣል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሞኞች ምን እንደሚጠቅማቸው አያውቁም"} {"id": "17370", "contents": "ተሺ ምስክር የታቦት እግር የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "44404", "contents": "ፊላዴልፊያ (እንግሊዝኛ፦ Philadelphia፤ አመሪካዊ አጠራር /ፍለ'ደልፊየ/) የፔንስልቬኒያ አሜሪካ ከተማ ነው። በ1674 ዓ.ም. ተመሠረተ። የሕዝቡ ቁጥር 1,526,006 አካባቢ ነው።"} {"id": "3609", "contents": "ብራዚሊያ የብራዚል ዋና ከተማ ነው። በ2013 እ.ኤ.አ. የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 2,789,761 ሆኖ ይገመታል። ይህም በብራዚል ውስጥ በሕዝብ ብዛት አራተኛው ትልቅ ከተማ ያረገዋል። ከተማው 15°45′ ደቡብ ኬክሮስ እና 47°57′ ምዕራብ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል።"} {"id": "48880", "contents": "ኧስን (ጀርመንኛ፦ Essen) (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "18226", "contents": "ሲዲ የእይታ መረጃን ማጠራቀሚያ መሳሪያ ነው። ሲዲ የሚለው ቃል የመጣው ከእንግሊዝኛው (Compact Disc ) የመጀመሪያ ፊደላት በመውሰድ ሲሆን የድምጽ እና የምስል መረጃን ጨምሮ ለተለያየ የመረጃ ዓይነት ማጠራቀሚያ ሁኖ ያገለግላል።"} {"id": "18090", "contents": "ጥር ፳፬፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻፵፬ ኛው ዕለት ሲሆን፤ የበጋ ወቅት ፳፱ ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፪፻፳፪ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፪፻፳፩ ቀናት ይቀራሉ። ፲፱፻፸፬ ዓ/ም - የምዕራብ አፍሪቃ አገሮች፣ ሴኔጋል እና ጋምቢያ በላላ ኅብረት ሴኔጋምቢያ በሚል ስም ተቆራኙ። ፲፱፻፺፭ ዓ/ም - ኮለምቢያ የተሰኘችው የአሜሪካ የጠፈር መንኲራኩር ከተልዕኮዋ ተመልሳ የምድር የአየር ክልል ውስጥ ስትገባ በደረሰባት የፍጻሜ አደጋ ሰባቱም አብራሪዎቿ ሕይወታቸውን አጥተዋል። ፲፮፻፸ ዓ/ም - በካቶሊኩ የኢትዮጵያ ንጉሥ ሱሰንዮስ ዘመን መንግሥት፣ በትግራይ የካቶሊክ ሚሲዮንን በማስፋፋት ላይ ተሰማርቶ የነበረው የኢየሱሳዊ ሚሲዮን አባል እና የቡርቱጋል ተወላጁ ጀሮኒሞ ሎቦ አረፈ። (እንግሊዝኛ) http://en.wikipedia.org/wiki/Jeronimo_Lobo (እንግሊዝኛ) http://en.wikipedia.org/wiki/February_1"} {"id": "18130", "contents": "ምዕራፍ ከአንድ መነሻ ነጥብ ተንስቶ መድረሻ ነጥብ ላይ የሚደርስ ከሁሉ መስመር በላይ በጣም አጭሩ ርቀት ነው። ስለሆነም ምዕራፍ፣ ምናባዊ ቀጥተኛ መንገድ ነው። የምዕራፍ ጨረር የዚያን ቀጥተኛ መስመር ርዝመትና አቅጣጫ ይወክላል። ብዙ ጊዜ ይህ ጽንስ ሃሳብ በተፈጥሮ ኅግጋት ጥናት ዘርፍ ተጠቃሚነትን ያገኛል። ፍጥነት፣ ፍጥንጥነትን ለማስላት ይህ ጽንሰ ሃሳብ አይነተኛ መሳሪያ ነው። D → = x → f − x → i {\\displaystyle {\\vec {D}}={\\vec {x}}_{f}-{\\vec {x}}_{i}}"} {"id": "18026", "contents": "አትጨናነቅ፣ ዘና በል የሚል ምክር።"} {"id": "18070", "contents": "የኢትዮጵያ ታሪክ፡ ኑብያ አክሱም ዛጉዬ በተክለ ጻድቅ መኩሪያ የተደረሰ እንዲሁም በ[[ትንሳኤ ዘጉባኤ ማተሚያ ቤት በ1951 ዓ.ም. የታተመ መጽሐፍ።"} {"id": "17938", "contents": "ተኩላ እንደ አንበሳ እጮህ ብላ ተተረተረች የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "17986", "contents": "ቀይ ቀበሮ (Vulpes Vulpes) የዕውነተኛ ቀበሮ ዝርያ ነው። በኢትዮጵያ የሚገኝ ቀይ ተኩላ አንዳንዴ «ቀይ ቀበሮ» ቢባልም እሱ ዕውነተኛ ቀበሮ ያልሆነ ተኩላ ዝርያ ነው።"} {"id": "12363", "contents": "ቢዮንሴ ጊሴሌ ኖውለስ (Beyoncé Giselle Knowles) ሙሉ ስሟ ሲሆን የአሜሪካ ዜግነት ያላት የአር አንድ ቢ (R and B) የሙዚቃ ዘርፍ አቀንቃኝ፣ የሙዚቃ አዘጋጅ፣ ተዋናይት፣ ሞዴል እና የሙዚቃ ደራሲ ናት። እ.አ.አ. በሴፕቴምበር 4 1981 ሀውስተን በቴክሳስ ውስጥ ተወለደች። በልጅነቷ ጀምሮ ማቀንቀን ትወድ የነበረችው ይህች አርቲስት ገና በወጣትነት እድሜዋ ዴስትኒስ ቻይልድስ የተሰኘ የሙዚቃ ቡድን ከ ባልደረቦቿ ኬሊ ሮላንድ እና [[ዊሊያምስ ጋር በመሆን እ.አ.አ. በ 1997 ቴክሳስ ውስጥ አቋቋመች (የኋላ ኋላ ግን ቡድኑ ፈርሶ እ.አ.አ ከ2006 ጀምሮ ለብቻዋ መስራት ጀምራለች)። ቡድኑ እስከፈረሰበት አመት ድረስ በተለያዩ ስራዎች ውጠታማ ነበር። በተለይ ከባልተቤቷ ጄዚ ጋር የሰራችው ክሬዚ እን ላቭ የተሰኘው ዜማ ከፍተኛ ዝናን አትርፏል። በ2008 እ.አ.አ ያወጣችው I'm... sasha fierce አልበሟ አሁን ለደረሰችበት ከፍተኛ እውቅና ዋናውን ድርሻ ይይዛል።"} {"id": "11247", "contents": "ሴይንት ህሊና (እንግሊዝኛ፦ Saint Helena ወይም ቅድስት ሄሌና) በአትላንቲክ ውቅያኖስ የሚገኝ ደሴትና የእንግሊዝ ቅኝ (ጥገኛ) አገር ነው። ስሙ ስለ ቄሣሩ ቆስጠንጢኖስ ክርስቲያን እናት ሄሌና ተሰየመ። አሁን 4,255 ያህል ሰዎች ይኖሩበታል። ከነሐሴ 26 ቀን 2001 ዓ.ም. በፊት፣ አሰንሸን ደሴት እና ትሪስተን ደ ኩና በሴይንት ህሊና ጥገኝነት ሥር ኖረው ነበር፤ በዚያ ቀን ግን ሦስቱ ግዛቶች በሕግ እኩል ተደርገው የጠቅላላ ግዛቱ ይፋዊ ስም ከ«ሴይንት ህሊናና ጥገኞቿ» ወደ «ሴይንት ህሊና፣ አሰንሽንና ትሪስተን ደ ኩና» ተቀየረ። ፖርቱጊዝ በ1494 ዓ.ም. ደሴቱን መጀመርያ ባገኙት ጊዜ አንድ ኗሪ አልነበረበትም። እንግሊዞች በ1651 ዓ.ም. ሰፈሩት። ሴይንት ህሊና ከአኅጉሮች ሁሉ በጣም ሩቅ ሆኖ ለረጅም ጊዜ ለግዞት አገር ይጠቀም ነበር፤ ለምሳሌ ናፖሌዎን ተማርኮ ከ1807 ዓ.ም. እስከ 1813 ዓ.ም. ድረስ ሕይወቱን እዚህ ላይ ጨረሰ። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "47553", "contents": "ቆስጠንጢኖስ (ሮማይስጥ፦ Constantinus /ኮንስታንቲኑስ/ 264-329 ዓም) ከ298 እስከ 329 ዓም ድረስ የሮሜ መንግሥት ቄሣር ነበር። በ313 ዓም በአዋጅ እሑድ ለሮማ ዜጎች ሁሉ ስለ ጣኦቱ አፖሎ የእረፍት ቀን እንዲሆንላቸው አዘዘ። በ317 ዓም ለክርስትና የንቅያ ጉባኤ የጠራው ነበር። በ329 ዓም ትንሽ ሊሞት ሲል በክርስትና ተጠመቀ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "17946", "contents": "ተወገብ በላይ ታቦት ከወገብ በታች ጣኦት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "46779", "contents": "ፕዬሞንቴ የጣልያን ክፍላገር ነው። ዋና ከተማው ቶሪኖ ነው።"} {"id": "17267", "contents": "የሞንቲ ሖል እድል ጥያቄ በዕድል ጥናት ውስጥ በቅርብ ጊዜ ታዋቂነትን ያተረፈ ጥያቄ ነው። ጥያቄው እንዲህ ነው፡ ሦስት (፫) የተዘጉ በራፎች አሉ። በአንደኛው በራፍ ጀርባ መኪና አለ፣ በሌሎቹ ሁለት በራፎች ጀርባ ደግሞ ፍየሎች አሉ። እንግዲህ በበራፎቹ በስተጀርባ ምን እንደተቀመጠ የማያውቅ አንድ ሰው ከበራፎቹ አንዱን በመምረጥ ከበራፉ በስተጀርባ የተቀመጠውን ሽልማት ያገኛል። ነገር ግን በዚህ ጨዋታ ህግ መሰረት ተጫዋቹ ሰው የመረጠው የመጀመሪያ በራፍ ቀጥታ አይከፈትም። ይልቁኑ የጨዋታው አስተናጋጅ ሰው (ከተዘጉት በራፎች በስተጀርባ ምን እንዳለ ጠንቅቆ የሚያውቀው) ሆን ብሎ በተጨዋቹ ካልተመረጡት ሁለት በሮች ፍየል የያዘውን በር በመምረጥ ለተጫዋቹ ከፍቶ ያሳያል። ቀጥሎ አስተናጋጁ ለተጫዋቹ እንዲህ ሲል ምርጫ ያቀርብለታል «በመጀመሪያ በመረጥከው በር ትጸናለኽ ወይንስ ሃሳብክን ቀይረህ ያልተከፈተውን ሌላውን በር ትመርጣለኽ?» ጥያቄው እንግዲህ ተጫዋቹ ሰው ሃሳቡን ቀይሮ ሁለተኛ ያልተከፈተውን በር ቢመርጥ መኪና የማግኘት ዕድሉ በሃሳቡ ከሚጸና ጋር ሲነጻጸር ይጨምራል ወይንስ ይቀንሳል ወይንስ ምንም ለውጥ የለውም?"} {"id": "12373", "contents": "ቤተ መንግስት የአንድ ሃገር መንግስት ከፍተኛ አመራር (ፕሬዝዳንት፣ ጠ/ሚኒስትር ወይም ንጉሥ ሊሆን ይችላል) የሚኖርበት የተለየ ቤት ነው።"} {"id": "48987", "contents": "የሳንባ ነቀርሳ ማይኮባክቴሪየም ቱበርክሎሲስ በሚባል ባክቴሪያ የሚከሰት በሽታ ነው። (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "46843", "contents": "ዋጊኖስ ወይም የደጋ አባሎ ባለጠጕር፣ ሥሩና ፍሬው ለደም ተቅማጥ መድኀኒት ይኾናል። ቅጠሉም ቀጥቅጦ በውሃ ዘፍዝፎ ብልትንና ዐይንን ፡ እንዳይነካ ተጠንቅቆ ገላን ቢቀቡት ከዕከክ ያድናል ። ሌላ ስሙ ጉፋ ይባላል ። [ነገር ስም] ትንሽ ቍጥቋጦ ዕንጨት የይፋት አባሎ ፍሬው ለቍስል የሚኾን። ቊጥቋጡ ወይም ዛፉ እስከ ፯ ሜትር ድረስ ይበቅላል። በከፊል እርጥበት ባላቸው ጫካዎች ወይም በወይና ደጋ በተፈጁ መስኮች ላይ በጣም ተራ ቊጥቋጥ ነው። ጸጉሩ ተመልጦ አላድግ ላለ ለራሰ በረሀ የኑግና የዋጊኖስ ቅጠል በአንድነት ወቅጦ ጨምቆ ጠዋት ጠዋት ለሰባት ቀን ሳያቋርጡ መቀባት ተመልሶ ጸጉር እንዲበቅል ያደርጋል፡፡ ቅድመ ጥንቃቄ የዋጊኖሱን ቅጠል ነክቶ አይን መንካት የተከለከለ ነዉ፡፡ከጥንቷዊዉ የአባቶቻችን የህክምና መጽሐፍ ከዕፀ ደብዳቤ የተገኘ፡፡ የቆዳ ችግሮችንና፣ ቁምጥናን፣ ቁስሎችንም ለማከም፣ የተደቀቁት ቅጠሎች ወይም ዘሮች ከቅቤ ጋር ይቀላቀላል። የሥሮቹና የፍሬዎቹ የተፈላ ልጥ በተቅማጥና ወባ ላይ ያክማል። ቢጫ-ቀይ ፍሬዎቹ በከብት በተለይም በበግ ቢበላ ገዳይ መርዝ እንደ ሆነ ተብሏል። የተክሉ መረቅ የከብቶችን ማበጥ ለማከም እንደ ጠቀመ ተብሏል። ዕከክን ለማከም፣ የዋጊኖስና የሽነት ቅጠል እና የጌሾ ዘር ተደቅቆ በቅቤ ለጥፍ ይለጠፋል። የአባለዘር በሽቶችን ለማከም፣ የዋጊኖስ ዘርና የጤፍ ዘር በውሃ ተጋግሮ በለጥፍ ይለጠፋል። በፍቼ ወረዳ እንደ ተዘገበ፣ ለእከክ ወይም ለችፌ፣ ቅጠሉ ተደቅቆ ለ፫ ቀን በውሃ ውስጥ ከቆየ በኋላ እንደ መታጠቢያ ይጠቀማል። ለውሻ በሽታ ቅጠሉ በቀጥታ ይበላል፤ ለማስታወክ፣ የደረቀው ቅጠል እንደ ጢስ በአፍንጫ ይናፈሳል። በዘጌ እንደ ተዘገበ፦ ለ«ቡላድ»፦ የፍሬ ዱቄት በማር ፩ ሳምንት ተቡኮ ይበላል። ለችፌ፦ የልጥና የቅቤ ለጥፍ ይቀባል። ለተቅማጥ፦ የቅጠል ጭማቂ በጧት ይጠጣል። ለ«አህያ ኪንታሮት»፦ የፍሬው ዱቄት በወተት ለ፫ ቀን ይጠጣል። ለ«ሙሽሮ»፦ የሥሩ ዱቄት በማር ይጠጣል።። \"Brucea antidysentrica\"."} {"id": "44489", "contents": "ኦቪድ (ሮማይስጥ፦ Publius Ovidius Naso /ፑብሊዩስ ኦዊዲዩስ ናሶ/) ከ51 ዓክልበ.-8 ዓ.ም የኖረ የጥንቱ ሮሜ ባለቅኔና ደራሲ ነበር።"} {"id": "3747", "contents": "ካትማንዱ የኔፓል ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 1,203,100 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 729,000 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 27°42′ ሰሜን ኬክሮስ እና 85°19′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል። ካትማንዱ"} {"id": "4364", "contents": "1 January 1989 - 10 September 1989 እ.ኤ.ኣ. = 1981 ዓ.ም. 11 September 1989 - 31 December 1989 እ.ኤ.ኣ. = 1982 ዓ.ም."} {"id": "31076", "contents": "አካድኛ ወይም አሦርኛ ወይም ባቢሎንኛ በጥንት በመስጴጦምያ የተነገረ ሴማዊ ቋንቋ ነበረ። በሥነ ቅርስ መጀመርያው የታወቀው አካድኛ ጽሑፍ ከመስኪአጝ-ኑና ዘመን (2314 ዓክልበ. ግድም) ነው። ከአካድ ንጉሥ ታላቁ ሳርጎን ጀምሮ የአካድ መንግሥት (2077-2010 ዓክልበ.) በመላው መስጴጦምያ፣ ኤላምና ሶርያ አስገደዱት። ከዚያ በኋላ ኤላም ወደ ኤላምኛ መለሰ፣ የሶርያም ቋንቋ ኤብላኛ ሆነ። በአሦርና በባቢሎን የአካድኛ አይነቶች ተነገሩ። አሦራውያን በአናቶሊያ (ሐቲ) የካሩም ንግድ እስከ 1628 ዓክልበ. ድርስ ያሕል ያካሄዱ ነበር፤ የአሦርኛ አካድኛ ጥቅም እንደ መደበኛ ወይም ይፋዊ ጽሑፍ ቋንቋ አስፋፉ። በሚከተለው ዘመን በግብጽ የተገኙ የአማርና ደብዳቤዎች (1369-1339 ዓክልበ.) እንዳሳዩ፣ ጽሕፈት የነበራቸው አገራት ሁሉ አካድኛ እንደ መደበኛ ቋንቋ ይጠቀሙ ነበር። የጥንታዊ ግብጽ፣ የከነዓን፣ የሚታኒ፣ የኬጥያውያን መንግሥት፣ የባቢሎን (ካራንዱኒያሽ)፣ የአላሺያ ወይም የአርዛዋ ባለሥልጣናት ሁላቸው በአካድኛ ተነጋገሩ። እነዚህ አገራት ግን ለየራሳቸው ልሳናት ግብጽኛ፣ ከነዓንኛ፣ ሑርኛ፣ ኬጥኛ፣ ካሥኛ፣ ሚኖአንኛ እና ሉዊኛ ነበሩዋቸው። በ740 ዓክልበ."} {"id": "47894", "contents": "የአረቢያ ባሕር የተባለው በሕንድ ውቅያኖስ ስሜን ከአረቢያና ከሕንድ መካከል የሚገኝ ባህር ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "2765", "contents": "1 January 1966 - 10 September 1966 እ.ኤ.ኣ. = 1958 አ.ም. 11 September 1966 - 31 December 1966 እ.ኤ.ኣ. = 1959 አ.ም."} {"id": "10141", "contents": "ያህዌህ (ዕብራይስጥ፡- יהוה የፈጣሪ ታላቅ ስም ሲሆን በበኩረ ጽሑፉ ከ7000 ሺህ ጊዜ በላይ ይገኛል። በ1879 የአማርኛ ትርጉም መፅሓፍ ቅዱስ አንድ ጊዜ (ይሆዋ)፣ በ1941 ትርጉም ሁለት ጊዜ (ያህዌ) አንዲሁም በአዲሱ መደበኛ ትርጉም እጅግ በርካታ ቦታ ላይ (ያህዌ) ይገኛል። የካቶሊክ ኢንሳይክሎፒዲያ፣ ጥራዝ 8፣ 1910 እትም፣ ገጽ 329 'ይሖዋ፣ በብሉይ ኪዳን ውስጥ የሚገኝ የፈጣራ ታላቅ ስም' በማለት ይገልፀዋል። : ይህ ፡ አጭር ፡ ሃይማኖት ፡ ነክ ፡ ጽሑፍ ፡ መሠረት ፡ ወይም ፡ መዋቅር ፡ ነው። እርስዎ ፡ ሊያስፋፉት ፡ ይችላሉ!"} {"id": "47420", "contents": "ሖርሔ ልዊስ ቦርሔስ (እስፓንኛ፦ Jorge Luis Borges) 1891-1978 ዓም) የአርጀንቲና ጸሓፊ ነበር። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "7901", "contents": "1 January 228 - 28 August 228 እ.ኤ.ኣ. = 220 ዓ.ም. 29 August 228 - 31 December 228 እ.ኤ.ኣ. = 221 ዓ.ም."} {"id": "22673", "contents": "ቲማቲም (ሮማይስጥ፦ Solanum lycopersicum) ኢትዮጵያ ውስጥ እንዲሁም በመላው ዓለም የሚገኝ ተክል ነው። የአጀማመሩ መነሻ በሜክሲኮ አገር ነበር፤ አጠራሩም ከሜክሲኮ ኗሪ ቋንቋ ከናዋትል ቃል «ቶማትል» ተወረሰ።"} {"id": "6230", "contents": "1 January 1052 - 3 September 1052 እ.ኤ.ኣ. = 1044 ዓ.ም. 4 September 1052 - 31 December 1052 እ.ኤ.ኣ. = 1045 ዓ.ም."} {"id": "6294", "contents": "1 January 1022 - 3 September 1022 እ.ኤ.ኣ. = 1014 ዓ.ም. 4 September 1022 - 31 December 1022 እ.ኤ.ኣ. = 1015 ዓ.ም."} {"id": "6173", "contents": "1 January 1080 - 3 September 1080 እ.ኤ.ኣ. = 1072 ዓ.ም. 4 September 1080 - 31 December 1080 እ.ኤ.ኣ. = 1073 ዓ.ም."} {"id": "6250", "contents": "1 January 1042 - 3 September 1042 እ.ኤ.ኣ. = 1034 ዓ.ም. 4 September 1042 - 31 December 1042 እ.ኤ.ኣ. = 1035 ዓ.ም."} {"id": "6262", "contents": "1 January 1038 - 3 September 1038 እ.ኤ.ኣ. = 1030 ዓ.ም. 4 September 1038 - 31 December 1038 እ.ኤ.ኣ. = 1031 ዓ.ም."} {"id": "6266", "contents": "1 January 1036 - 3 September 1036 እ.ኤ.ኣ. = 1028 ዓ.ም. 4 September 1036 - 31 December 1036 እ.ኤ.ኣ. = 1029 ዓ.ም."} {"id": "6272", "contents": "1 January 1033 - 3 September 1033 እ.ኤ.ኣ. = 1025 ዓ.ም. 4 September 1033 - 31 December 1033 እ.ኤ.ኣ. = 1026 ዓ.ም."} {"id": "6216", "contents": "1 January 1059 - 4 September 1059 እ.ኤ.ኣ. = 1051 ዓ.ም. 5 September 1059 - 31 December 1059 እ.ኤ.ኣ. = 1052 ዓ.ም."} {"id": "6218", "contents": "1 January 1058 - 3 September 1058 እ.ኤ.ኣ. = 1050 ዓ.ም. 4 September 1058 - 31 December 1058 እ.ኤ.ኣ. = 1051 ዓ.ም."} {"id": "6193", "contents": "1 January 1070 - 3 September 1070 እ.ኤ.ኣ. = 1062 ዓ.ም. 4 September 1070 - 31 December 1070 እ.ኤ.ኣ. = 1063 ዓ.ም."} {"id": "6187", "contents": "1 January 1073 - 3 September 1073 እ.ኤ.ኣ. = 1065 ዓ.ም. 4 September 1073 - 31 December 1073 እ.ኤ.ኣ. = 1066 ዓ.ም."} {"id": "6077", "contents": "1 January 1128 - 4 September 1128 እ.ኤ.ኣ. = 1120 ዓ.ም. 5 September 1128 - 31 December 1128 እ.ኤ.ኣ. = 1121 ዓ.ም."} {"id": "6083", "contents": "1 January 1125 - 4 September 1125 እ.ኤ.ኣ. = 1117 ዓ.ም. 5 September 1125 - 31 December 1125 እ.ኤ.ኣ. = 1118 ዓ.ም."} {"id": "6089", "contents": "1 January 1122 - 4 September 1122 እ.ኤ.ኣ. = 1114 ዓ.ም. 5 September 1122 - 31 December 1122 እ.ኤ.ኣ. = 1115 ዓ.ም."} {"id": "6137", "contents": "1 January 1098 - 3 September 1098 እ.ኤ.ኣ. = 1090 ዓ.ም. 4 September 1098 - 31 December 1098 እ.ኤ.ኣ. = 1091 ዓ.ም."} {"id": "6139", "contents": "1 January 1097 - 3 September 1097 እ.ኤ.ኣ. = 1089 ዓ.ም. 4 September 1097 - 31 December 1097 እ.ኤ.ኣ. = 1090 ዓ.ም."} {"id": "6141", "contents": "1 January 1096 - 3 September 1096 እ.ኤ.ኣ. = 1088 ዓ.ም. 4 September 1096 - 31 December 1096 እ.ኤ.ኣ. = 1089 ዓ.ም."} {"id": "6149", "contents": "1 January 1092 - 3 September 1092 እ.ኤ.ኣ. = 1084 ዓ.ም. 4 September 1092 - 31 December 1092 እ.ኤ.ኣ. = 1085 ዓ.ም."} {"id": "6073", "contents": "1 January 1130 - 4 September 1130 እ.ኤ.ኣ. = 1122 ዓ.ም. 5 September 1130 - 31 December 1130 እ.ኤ.ኣ. = 1123 ዓ.ም."} {"id": "6179", "contents": "1 January 1077 - 3 September 1077 እ.ኤ.ኣ. = 1069 ዓ.ም. 4 September 1077 - 31 December 1077 እ.ኤ.ኣ. = 1070 ዓ.ም."} {"id": "6123", "contents": "1 January 1105 - 4 September 1105 እ.ኤ.ኣ. = 1097 ዓ.ም. 5 September 1105 - 31 December 1105 እ.ኤ.ኣ. = 1098 ዓ.ም."} {"id": "6121", "contents": "1 January 1106 - 4 September 1106 እ.ኤ.ኣ. = 1098 ዓ.ም. 5 September 1106 - 31 December 1106 እ.ኤ.ኣ. = 1099 ዓ.ም."} {"id": "4601", "contents": "1 January 1861 - 9 September 1861 እ.ኤ.ኣ. = 1853 ዓ.ም. 10 September 1861 - 31 December 1861 እ.ኤ.ኣ. = 1854 ዓ.ም."} {"id": "15917", "contents": "የፎሪየር ሽግግር አንድን የአቅጣጫ ቁጥር ፈንክሽን ወደ ሌላ አቅጣጫ ቁጥርፈንክሽን ይሚያሻግር የሂሳብ መሳሪያ ነው። በተለይ በሲግናል ዝግጅት ጥናት ፣ የመጀመሪያው ፈንክሽን ግቤት ጊዜ ሲሆን የጊዜ ግዛት ውስጥ ያለ ፈንክሽን ያስብለዋል። የፎሪየር ሽግግሩ እንግዲህ ይህን በጊዜ ግዛት ውስጥ ያለ ፈንክሽን ወደ ድግግሞሽ ግዛት ውስጥ ወዳለ ፈንክሽን በማሻገር አዲሱ ፈንክሽን ግቤቱ ድግግሞሽ እንዲሆን ያደርጋል። አዲሱ ፈንክሽን የቀደሞው ፈንክሽን የድግግሞሽ ተወካዩ ይባላል። ይህ እንግዲህ ውሃ-ቅዳ-ውሃ-መልስ ሊመስል ይችላል ሆኖም ግን በተግባር ሲታይ እጅግ ጠቃሚና ለብዙ የቴክኖሎጂ ውጤቶች መሰረታዊ ጠቀሜታ ያመጣ ነው (ለምሳሌ የጅ ስልክወን ሲያነሱ በስልክወ የሚያዳምጡት የሌላውን ሰው ድምጽ ሳይሆን የድምጹን ፎሪየር ሽግግር ነው)። በፎሪየር ሽግግር የመጣው አዲሱ ፈንክሽን ቀደሞ በጊዜ ግዛት በነበረው ፈንክሽን ውስጥ ተሸሽገው የነበሩትን የድግግሞሽ መጠኖች ይፋ ያወጣል። ብዙ አይነት የሂሳብ ትርጉሞች ቢኖሩም፣ ቀላሉና ለምህንድስና የሚያገለግለው ትርጉም በዚህ መልኩ ይቀመጣል፦ f ^ ( ξ ) = ∫ − ∞ ∞ f ( x )   e − 2 π i x ξ d x , {\\displaystyle {\\hat {f}}(\\xi )=\\int _{-\\infty }^{\\infty }f(x)\\ e^{-2\\pi ix\\xi }\\,dx,}   ለእያንዳንዱ የ ውን ቁጥር 'ξ ።. እዚህ ላይ x ጊዜን ሲወክል ፣ የተሻገረው ተለዋጭ ξ  ደግሞ ድግግሞሽን ይወካላል። ሁልጊዜም ባይሆን፣ በጊዜ ግዛት ያለውን ƒ በአመቺ ጊዜ መልሰን ከድግግሞሽ ግዛት ካለው f ^ {\\displaystyle {\\hat {f}}} ማግኘት እንቻላለን፣ በዚህ መልኩ f ( x ) = ∫ − ∞ ∞ f ^ ( ξ )   e 2 π i x ξ d ξ ,"} {"id": "44561", "contents": "የኮስታ ሪካ እግር ኳስ ፌዴሬሽን (እስፓንኛ፦ Federación Costarricense de Fútbol) የኮስታ ሪካ እግር ኳስ አስተዳዳሪ አካል ነው። ፌዴሬሽኑ በሰኔ ፮ ቀን ፲፱፻፲፫ ዓ.ም. የተመሠረተ ሲሆን የኮስታ ሪካ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድንን ያዘጋጃል። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "4407", "contents": "1 January 1964 - 10 September 1964 እ.ኤ.ኣ. = 1956 ዓ.ም. 11 September 1964 - 31 December 1964 እ.ኤ.ኣ. = 1957 ዓ.ም."} {"id": "6105", "contents": "1 January 1114 - 4 September 1114 እ.ኤ.ኣ. = 1106 ዓ.ም. 5 September 1114 - 31 December 1114 እ.ኤ.ኣ. = 1107 ዓ.ም."} {"id": "5305", "contents": "1 January 1511 - 8 September 1511 እ.ኤ.ኣ. = 1503 ዓ.ም. 9 September 1511 - 31 December 1511 እ.ኤ.ኣ. = 1504 ዓ.ም."} {"id": "5214", "contents": "1 January 1556 - 7 September 1556 እ.ኤ.ኣ. = 1548 ዓ.ም. 8 September 1556 - 31 December 1556 እ.ኤ.ኣ. = 1549 ዓ.ም."} {"id": "5228", "contents": "1 January 1549 - 7 September 1549 እ.ኤ.ኣ. = 1541 ዓ.ም. 8 September 1549 - 31 December 1549 እ.ኤ.ኣ. = 1542 ዓ.ም."} {"id": "5246", "contents": "1 January 1540 - 7 September 1540 እ.ኤ.ኣ. = 1532 ዓ.ም. 8 September 1540 - 31 December 1540 እ.ኤ.ኣ. = 1533 ዓ.ም."} {"id": "5250", "contents": "1 January 1538 - 7 September 1538 እ.ኤ.ኣ. = 1530 ዓ.ም. 8 September 1538 - 31 December 1538 እ.ኤ.ኣ. = 1531 ዓ.ም."} {"id": "5165", "contents": "1 January 1580 - 7 September 1580 እ.ኤ.ኣ. = 1572 ዓ.ም. 8 September 1580 - 31 December 1580 እ.ኤ.ኣ. = 1573 ዓ.ም."} {"id": "5359", "contents": "1 January 1484 - 6 September 1484 እ.ኤ.ኣ. = 1476 ዓ.ም. 7 September 1484 - 31 December 1484 እ.ኤ.ኣ. = 1477 ዓ.ም."} {"id": "5230", "contents": "1 January 1548 - 7 September 1548 እ.ኤ.ኣ. = 1540 ዓ.ም. 8 September 1548 - 31 December 1548 እ.ኤ.ኣ. = 1541 ዓ.ም."} {"id": "5234", "contents": "1 January 1546 - 7 September 1546 እ.ኤ.ኣ. = 1538 ዓ.ም. 8 September 1546 - 31 December 1546 እ.ኤ.ኣ. = 1539 ዓ.ም."} {"id": "5236", "contents": "1 January 1545 - 7 September 1545 እ.ኤ.ኣ. = 1537 ዓ.ም. 8 September 1545 - 31 December 1545 እ.ኤ.ኣ. = 1538 ዓ.ም."} {"id": "5242", "contents": "1 January 1542 - 7 September 1542 እ.ኤ.ኣ. = 1534 ዓ.ም. 8 September 1542 - 31 December 1542 እ.ኤ.ኣ. = 1535 ዓ.ም."} {"id": "5297", "contents": "1 January 1515 - 8 September 1515 እ.ኤ.ኣ. = 1507 ዓ.ም. 9 September 1515 - 31 December 1515 እ.ኤ.ኣ. = 1508 ዓ.ም."} {"id": "4917", "contents": "1 January 1704 - 8 September 1704 እ.ኤ.ኣ. = 1696 ዓ.ም. 9 September 1704 - 31 December 1704 እ.ኤ.ኣ. = 1697 ዓ.ም."} {"id": "4933", "contents": "1 January 1696 - 7 September 1696 እ.ኤ.ኣ. = 1688 ዓ.ም. 8 September 1696 - 31 December 1696 እ.ኤ.ኣ. = 1689 ዓ.ም."} {"id": "4935", "contents": "1 January 1695 - 8 September 1695 እ.ኤ.ኣ. = 1687 ዓ.ም. 9 September 1695 - 31 December 1695 እ.ኤ.ኣ. = 1688 ዓ.ም."} {"id": "4939", "contents": "1 January 1693 - 7 September 1693 እ.ኤ.ኣ. = 1685 ዓ.ም. 8 September 1693 - 31 December 1693 እ.ኤ.ኣ. = 1686 ዓ.ም."} {"id": "4967", "contents": "1 January 1679 - 8 September 1679 እ.ኤ.ኣ. = 1671 ዓ.ም. 9 September 1679 - 31 December 1679 እ.ኤ.ኣ. = 1672 ዓ.ም."} {"id": "4977", "contents": "1 January 1674 - 7 September 1674 እ.ኤ.ኣ. = 1666 ዓ.ም. 8 September 1674 - 31 December 1674 እ.ኤ.ኣ. = 1667 ዓ.ም."} {"id": "4885", "contents": "1 January 1720 - 8 September 1720 እ.ኤ.ኣ. = 1712 ዓ.ም. 9 September 1720 - 31 December 1720 እ.ኤ.ኣ. = 1713 ዓ.ም."} {"id": "4893", "contents": "1 January 1716 - 8 September 1716 እ.ኤ.ኣ. = 1708 ዓ.ም. 9 September 1716 - 31 December 1716 እ.ኤ.ኣ. = 1709 ዓ.ም."} {"id": "4897", "contents": "1 January 1714 - 8 September 1714 እ.ኤ.ኣ. = 1706 ዓ.ም. 9 September 1714 - 31 December 1714 እ.ኤ.ኣ. = 1707 ዓ.ም."} {"id": "4869", "contents": "1 January 1728 - 8 September 1728 እ.ኤ.ኣ. = 1720 ዓ.ም. 9 September 1728 - 31 December 1728 እ.ኤ.ኣ. = 1721 ዓ.ም."} {"id": "4871", "contents": "1 January 1727 - 9 September 1727 እ.ኤ.ኣ. = 1719 ዓ.ም. 10 September 1727 - 31 December 1727 እ.ኤ.ኣ. = 1720 ዓ.ም."} {"id": "4875", "contents": "1 January 1725 - 8 September 1725 እ.ኤ.ኣ. = 1717 ዓ.ም. 9 September 1725 - 31 December 1725 እ.ኤ.ኣ. = 1718 ዓ.ም."} {"id": "4903", "contents": "1 January 1711 - 9 September 1711 እ.ኤ.ኣ. = 1703 ዓ.ም. 10 September 1711 - 31 December 1711 እ.ኤ.ኣ. = 1704 ዓ.ም."} {"id": "4847", "contents": "1 January 1739 - 9 September 1739 እ.ኤ.ኣ. = 1731 ዓ.ም. 10 September 1739 - 31 December 1739 እ.ኤ.ኣ. = 1732 ዓ.ም."} {"id": "4859", "contents": "1 January 1733 - 8 September 1733 እ.ኤ.ኣ. = 1725 ዓ.ም. 9 September 1733 - 31 December 1733 እ.ኤ.ኣ. = 1726 ዓ.ም."} {"id": "4634", "contents": "1 January 1845 - 9 September 1845 እ.ኤ.ኣ. = 1837 ዓ.ም. 10 September 1845 - 31 December 1845 እ.ኤ.ኣ. = 1838 ዓ.ም."} {"id": "4640", "contents": "1 January 1842 - 9 September 1842 እ.ኤ.ኣ. = 1834 ዓ.ም. 10 September 1842 - 31 December 1842 እ.ኤ.ኣ. = 1835 ዓ.ም."} {"id": "4625", "contents": "1 January 1849 - 9 September 1849 እ.ኤ.ኣ. = 1841 ዓ.ም. 10 September 1849 - 31 December 1849 እ.ኤ.ኣ. = 1842 ዓ.ም."} {"id": "4589", "contents": "1 January 1867 - 10 September 1867 እ.ኤ.ኣ. = 1859 ዓ.ም. 11 September 1867 - 31 December 1867 እ.ኤ.ኣ. = 1860 ዓ.ም."} {"id": "4627", "contents": "1 January 1848 - 9 September 1848 እ.ኤ.ኣ. = 1840 ዓ.ም. 10 September 1848 - 31 December 1848 እ.ኤ.ኣ. = 1841 ዓ.ም."} {"id": "39949", "contents": "ሬጌ ሙዚቃ መጀመርያ በጃማይካ በ1960 ዓ.ም. የተለማ አይነት ነው። በጃማይካ «ራከዝ» (Rockers) ሙዚቃ ደግሞ ይባላል። ራጋ ሙዚቃ ማለት ለስለስ ያለ አይነት ኢንስትሩመንታል ያለው ሙዚቃ ነው። (ይህ ባሕል ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "22835", "contents": "ተኵላ አለም ውስጥ የሚገኝ አጥቢ እንስሳ ነው። የለማዳ ውሻ (C. lupus familiaris) ከዚህ ዝርያ ወጣ። ሌሎች ዘመዶች ብዙ ጊዜ «ተኩላ» ተብለዋል፣ ግን ሌሎች ዝርያዎች ወይም ወገኖች ናቸው፤ በተለይም፦ ቀይ ተኩላ C. simensis ወርቃማ ተኩላ C. Anthus አውሬ ውሻ Lycaon pictus ባለጋማ ተኩላ Chrysocyon (ደቡብ አሜሪካ)"} {"id": "48913", "contents": "ኃያል እንሽላሊት (Dinosauria /ዳይኖሳውር/) በጥንት በቅድመ-ታሪክ የጠፋ ተሳቢ እንስሳ ክፍለመደብ ነበረ። እነዚህ ታላላቅ እንሽላሊቶች ከዘሬው እንሽላሊቶች መጠን እጅግ ይበልጡ ነበር፤ ከዝሆንም ይልቅ ይበልጡ ነበር። በዘመናዊ ሳይንስ ግመት ከ240 ሚሊዮን እስከ 66 ሚሊዮን ዓመታት በፊት ይኖሩ ነበር። በዚያው ጊዜ ምንም ጡት አጥቢ እንስሳ ገና ሳይኖር እነዚህ ትልልቅ ተሳቢዎች የምድር ጌቶች እንደ ነበሩ ይታመናል። ባጠቃላይ በሁለት እግሮች ሄደው ደካም ክንዶች እንደነበሩዋቸው ይታወቃል። በዘመናዊ ሳይንቲስቶች ግመት ደግሞ አዕዋፍ ከኃያል-እንስላሊት ወገን ተወለዱ፣ ሌሎቹም ኃያል-እንሽላሊቶች በጠፉበት ጊዜ ከነርሱ መሃል አዕዋፍ ብቻ ተረፉ ባዮች ናቸው። ብዙዎች ታላላቅ እንስላሊት ባለ ላባ ቆዳ እንደ ነበራቸው ባለፈው ክፍለዘመን ታውቋል። እነዚህ ላባዎች መጀመርያ ለሙቀትና ለውበት አገለገሉ እንጂ ታላላቆቹ እንሽላሊቶች በረራ አላወቁም። በጊዜ ላይ አንዳንድ ዝርዮች ክንፍ እንዳገኙ ይመስላል። ሳይንቲስቶችም እንደሚሉ፣ ከአዕዋፍ በቀር ሌሎቹ ኃያል-እንሽላሊቶች በአንድ ጊዜ አለቁ፣ ይህ የሆነው ወይም በእሳተ ገሞራ ምክንያት፣ ወይም ከሰማይ ታላቅ በረቅ ወድቆ ብዙ ጢስና ደመና በመፍጠሩ እንደ ነበር ይታሥባል። (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "49113", "contents": "በርግን የኖርዌ ከተማ ነው።"} {"id": "8522", "contents": "ሊዮ ቶልስቶይ (ሩስኛ፦ Лев Никола́евич Толсто́й​ /ሌቭ ኒኮላየቪች ቶልስቶይ/) የሩስያ ጸሐፊ ነበሩ። (1820-1903 ዓ.ም.) (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "12584", "contents": "ዩራኒየም (uranium)"} {"id": "48999", "contents": "ቡርጅ ኻሊፋ በዱባይ ከተማ፣ የተባበሩት የዓረብ ግዛቶች ውስጥ የሚገኝ ሰማይ ጠቀስ ህንጻ ነው። የተጀመረው በ1998 ዓም ሲሆን በ2002 ዓም ተጨረሰ። እስካሁንም ድረስ የአለሙ አንደኛው ረጅሙ ሕንጻ ሆኗል።"} {"id": "4566", "contents": "1 January 1878 - 9 September 1878 እ.ኤ.ኣ. = 1870 ዓ.ም. 10 September 1878 - 31 December 1878 እ.ኤ.ኣ. = 1871 ዓ.ም."} {"id": "48617", "contents": "ቤንዚን ከደንጊያ ከሰል ከሚገኝ ቅጥራን የሚወጣ እንፋሎት ፤ ወይም የሚበን ዘይት ፤ ፈጥኖ ነዳጅ (ፔትሮሊየም) በመኾኑ ለልዩ ልዩ ይልቁንም በርቀት ለተሠሩ ሞተሮች ማስኬጃ ማገዶ ይኾናል።"} {"id": "48646", "contents": "የበንጋል ባህረስላጤ በእስያ ከሕንድና ከስሪ ላንካ ምሥራቅ፣ ከባንግላዴሽ ደቡብ፣ ከምየንማ ምዕራብ የሚገኝ የሕንድ ውቅያኖስ ታላቅ ባህረስላጤ ነው።"} {"id": "48790", "contents": "የፓናማ ቦይ በፓናማ ውስጥ የሚገኝ ቦይ ሲሆን መርከቦች ከአትላንቲክ ውቅያኖስና ከፓሲፊክ ውቅያኖስ መካከል በአጭር መንገድ እንዲተላለፉ ያስችላል። መቆፈሩ በአሜሪካ አገር ሰዎች በ1906 ዓም ተጨረሰ።"} {"id": "49937", "contents": "ቅዱሳን የቤተ ክርስቲያን አባቶች እንደሚያስተምሩት አዳምና ሔዋን እግዚአብሔር አትብሉ ያላቸውን የዕፀ በለስን ፍሬ በሰይጣን ምክር ተታለው በበሉ ጊዜ ፣ ከተድላ ገነት ወጡ ፤ በፈጣሪ ፍርድም ተቀጡ ። እግዚአብሔር አዳምና ሔዋንን ከገነት አስወጥቶ በአንጻርዋ (በትይዩ) በደብረ ቅዱስ አኖራቸው ፤ ስለምን ቢሉ ፣ ገነትን እያስታወሱና በሩቅ እያዩ እንዲያዝኑ ፣ በዚያውም ፣ \"ወደ ቀድሞው ቤታችን ወደ ገነት ይመልሰን ይሆን? \" እያሉ እንዲጸጸቱ ብሎ ነው። ከዕለታት አንድ ቀን አዳም ፣\"እግዚአብሔርን ያህል ጌታ ፣ ገነትን ያህል ቦታ ያጣሁት በአንቺ ምክኒያት እኮ ነው\" ሲል ሔዋንን ተቆጣትና ፊት ነሣት ። በዚያም ጊዜ ሔዋን ደንግጣ ከአዳም ሸሽታ ሄደች ። አዳምም ብቻውን እያዘነና እየጸለየ ሳለ ፣ የእግዚአብሔር መልአክ ወደ አዳም መጥቶ ፣ \"ከሚስትህ ጋር ተጣልተህ፣እስዋንም አባረህ እንዴት ትጸልያለህ? ሂድና ታረቃት\" አለው ። አዳምም ፣ \"እግዚአብሔርን ያህል ጌታ ፣ ገነትን ያህል ቦታ ያጣሁት በእርስዋ ምክኒያት ስለ ሆነ አልታረቅም\" አለው ። መልአኩም ፤ \"በእርስዋ ምክንያት ያጣኸውን ብታጣ ከፈጣሪህ ጋር መታረቂያህ እስዋ ናትና ታረቃት\" አለው ። አዳም ግን ፣ \"አይሆንም አለና ጸሎቱን ቀጠለ\" ። መላኩም እንደገና ወደ አዳም መጥቶ ፣ \"እግዚአብሔር የቂመኛን ጸሎት አይቀበልምና በመጀመሪያ ከሚስትህ ታረቅ\" አለው ። አዳምም ለመልአኩ መልሶ ፣ \"አንተው ሂደህ ብታመጣልኝሳ?\""} {"id": "50673", "contents": "አቶ በሪሁን ታምር በድሮው ጎጃም አጠቃላይ ግዛት አገው ምድር አውራጃ፤ በአንካሻ ወረዳ በአሁኑ ባንጃ ወረዳ (እንጅባራ ክፍለ ከተማ) ልዩ ስሙ ጊሳ ማርያም ከአባታቸው አባሆይ ታምር ተሰማ እና ከእናታቸው እማሆይ ጠመች አደል ህዳር 12 ቀን 1952 ዓ.ም ተወለዱ። አቶ በሪሁን ታምር ተወለዶ አቅማ ሄዋን እስኪደረስ ድረስ ከአያቱ ጋር አደጉ።ከዚያህ በሆላ ወደ አባቱ ዘንድ መምጣት ስለፈለገ አባታቸው ከሚኖሩበት አከባቢ በፊቱ አጣራር ጎጃም አጠቃላይ ግዛት አገው ምድር አውራጃ፤ በባንጃ ወረዳ፤ በባንጃ ለኮማ ምክትል ወረዳነት በአሁኑ ፋግታ ለኮማ ወረዳ አስተዳደር ኮሪጎሃና ቀበሌ ቸዋሲ ኪ/ምህረት ኑሮውን መስርተው የሚኖሩ ታዋቂ እና ዝናኛ አከበባውን ህብረተሰብ ወይም ማህበረሰብ የሚያከብሩ ታላቅ ሰው ናቸው። አቶ በሪሁን ታምር ከቸዋሲ ኪ/ምህረት ትዳርንና ኑሮውን መስርተው ከወ/ሮ ደስታየሁ አድማስ ጋር ሲኖሩ ሁለት;' ወንድና ሴት ልጆችን አፍተዋል።እነኚህ ልጆችም ደሳለው በሪሁን ብርቱካን በሪሁን ናቸው።"} {"id": "14533", "contents": "ሠኔ የወር ስም ኾኖ በግንቦት እና በሐምሌ ወራት መኻል የሚገኝ ከዐሥራ ሦስቱ ኢትዮጵያ የወራት አቆጣጠር ውስጥ አሥረኛው የወር ስም ነው። «ሠኔ» ከግዕዙ «ሠነየ» ከሚለው ቃል የተባዛ ሲኾን አስጊያጭ፥አሳማሪ ማለት ነው። የሠኔ ወር የክረምት የመጀመሪያው ወር ሲኾን ከግንቦት ደረቃማነት በኋላ በዝናም ርጥበት መሬቷ በአረንጓዴ የምታምርበት ወቅት ነው። በሠኔ ወር በጠቅላላው ዐሥራ ኹለት የቅኝ ግዛት አገሮች ነጻነታቸውን አግኝተዋል። ከነዚህም ዐምስቱ በፈረንሳይ፤ ሦስቱ በብሪታንያ፤ ሦስቱ በቤልጂግ እና አንድ በኢጣልያ አስተዳደር ሥር ነበሩ። ሰኔ ፲፫ ቀን ፲፱፻፶፪ ዓ/ም ማሊ ከፈረንሳይ ሰኔ ፲፱ ቀን ፲፱፻፶፪ ዓ/ም ማዳጋስካር ከፈረንሳይ ሰኔ ፲፱ ቀን ፲፱፻፶፪ ዓ/ም የእንግሊዝ ሶማሊያ ግዛት ከብሪታንያ ሰኔ ፳ ቀን ፲፱፻፷፱ ዓ/ም ጅቡቲ ከፈረንሳይ ሰኔ ፳፪ ቀን ፲፱፻፷፰ ዓ/ም ሲሼልስ ከብሪታንያ ሰኔ ፳፫ ቀን ፲፱፻፶፪ ዓ/ም የኮንጎ ሪፑብሊክ (ኮንጎ ሊዮፖልድቪል/የቤልጂግ ኮንጎ) ከቤልጂግ ሰኔ ፳፬ ቀን ፲፱፻፶፪ ዓ/ም የኢጣልያ ሶማሊያ ከ ኢጣልያ ሰኔ ፳፬ ቀን ፲፱፻፶፬ ዓ/ም ርዋንዳ ከቤልጅግ ሰኔ ፳፬ ቀን ፲፱፻፶፬ ዓ/ም ቡሩንዲ ከቤልጅግ ሰኔ ፳፮ ቀን ፲፱፻፶፬ ዓ/ም አልጄሪያ ከፈረንሳይ ሰኔ ፳፱ ቀን ፲፱፻፶፮ ዓ/ም በቀድሞው ስም ኒያሳላንድ ትባል የነበረችው ማላዊ ከብሪታንያ ሰኔ ፳፱ ቀን ፲፱፻፷፯ ዓ/ም የቆሞሮስ ደሴቶች ከፈረንሳይ ዘመነ ማቴዎስ ዘመነ ማርቆስ ዘመነ ሉቃስ ዘመነ ዮሀንስ (እንግሊዝኛ) http://ethiopic.org/Calendars/ The Ethiopic Calendar ^ [http:// http://gzamargna.net/html/gs.html]"} {"id": "3769", "contents": "መስከት (مسقط) የኦማን ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር (1997 ዓ.ም.) 600,000 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 23°37′ ሰሜን ኬክሮስ እና 58°38′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል። መስከት ኦማን እጅግ ጥንታዊ ከተማ ሲሆን ከ2ኛ ክፍለ ዘመን ዓ.ም. ጀምሮ ይታወቃል። በ1499 ዓ.ም. ፖርቱጊዞች ማረኩትና እስከ ጥር 21 ቀን 1642 ዓ.ም. ድረስ ቆዩ።"} {"id": "49029", "contents": "የአፍሪካ ኅብረት (AU) የአፍሪካ አገራት ስምምነት ድርጅት ሲሆን 55 አባላት አገራት አሉት። ይህም በአሁኑ ሰአት የመላው አፍሪካ አገራት በሙሉ ናቸው። የቀድሞውን የአፍሪቃ አንድነት ድርጅትን በመተካት በ1994 ዓም የተመሠረተ የኢንተርናሽናል መንግሥታት ጸጥታና ምጣኔ ሀብት ስምምነት ውል ወይም ጓደኝነት ነው። (ይህ ድርጅት ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "49204", "contents": "ሚሌና ድራዊጭ (ሰርብኛ፦ Милена Дравић) የሰርቢያ ተዋናይ ነች። ኮዛራ (1962) ኡና (1967)"} {"id": "48262", "contents": "መሪ ሐሳብ ወይንም መርህ መሰረታዊ ዕውነት ወይንም ረቂቅ ማለት ሲሆን ለአንድ የእምነት፣ የአመክንዮ፣ ወይም ጸባይ ሥርዓት እንደ መነሻ የሚጠቅም ማለት ነው።"} {"id": "22736", "contents": "እጸ ፋርስ (Cannabis sativa) ኢትዮጵያ ውስጥ እንዲሁም በመላው ዓለም የሚገኝ ተክል ነው። በአንዳንድ ምንጭ ኣጠፋሪስ ወይም አስተናግርት ደግሞ «እጸ ፋርስ» ተብሏል፤ ይህ በፍጹም ሌላ ዝርያ (Datura stramonium) ነው። C. sativa ደግሞ ቃጫ ተብሏል፣ ይህም ለሌላ ዝርያ (Agave sisalana) ይገባል። በቅርብ ጊዜ ውስጥ አገራት ሕጋዊ እንዲሆን አድርገዋል፤- ኡሩጓይ - 2006 ዓም ጂዮርጂያ - 2010 ዓም ደቡብ አፍሪካ፣ ካናዳ፣ ሜክሲኮ - 2011 ዓም ከነዚህ ጭምር ብዙ ሌሎች አገራት አሁን «ቅጣት የሌለ» ወይም «ለሕክምና የተፈቀደ» ወይም በሀገሩ ውስጥ አንዳንድ ክፍላገራት የፈቀዱት አድርገውታል። በኮሎምቢያ፣ ቺሌ፣ ጃማይካ አሁን ማረሱም ሕጋዊ ሆኗል። ተክሉ ከጥንት ጀምሮ ቃጫን ስለሚመስለው ስለ ጭረቱ ታርሷል። ይህ ጭረት ጨርቃጨርቅ ወይም ገመድ በመሥራት ጠቃሚ ሆኗል። ከዚህም በላይ ስለ አደንዛዥነቱ ስለሱስነቱም ከጥንት ታውቋል። ልማዱ ሱስነት ሊሆን የሚችለው እንደ አረቄ፣ አፍዮን ወይም ትምባሆ ለሰውነቱ የጥገኝነት ሱስ የሚያምጣ ሳይሆን፣ ለአዕምሮ ሱስ ሊሆን የሚችል ብቻ ነው። (እንዲያም ማናቸውም የሰው ልጅ ተግባር ሲደጋገም የአዕምሮ ሱስ ሊሆን ይችላል፣ ለምሳሌ ሰው ብዙ ጊዜ መዋኛ ቢወድ፣ ወይም ኢንተርኔት መጠቀም፣ ቪዴዎ ጌም ማጫወት ቢሆንም ተግባሩ የአዕምሮ ሱስ ሊሆን ይችላል።) በ480 ዓክልበ."} {"id": "6057", "contents": "1 January 1138 - 4 September 1138 እ.ኤ.ኣ. = 1130 ዓ.ም. 5 September 1138 - 31 December 1138 እ.ኤ.ኣ. = 1131 ዓ.ም."} {"id": "6061", "contents": "1 January 1136 - 4 September 1136 እ.ኤ.ኣ. = 1128 ዓ.ም. 5 September 1136 - 31 December 1136 እ.ኤ.ኣ. = 1129 ዓ.ም."} {"id": "5973", "contents": "1 January 1180 - 4 September 1180 እ.ኤ.ኣ. = 1172 ዓ.ም. 5 September 1180 - 31 December 1180 እ.ኤ.ኣ. = 1173 ዓ.ም."} {"id": "5989", "contents": "1 January 1172 - 4 September 1172 እ.ኤ.ኣ. = 1164 ዓ.ም. 5 September 1172 - 31 December 1172 እ.ኤ.ኣ. = 1165 ዓ.ም."} {"id": "5991", "contents": "1 January 1171 - 5 September 1171 እ.ኤ.ኣ. = 1163 ዓ.ም. 6 September 1171 - 31 December 1171 እ.ኤ.ኣ. = 1164 ዓ.ም."} {"id": "6001", "contents": "1 January 1166 - 4 September 1166 እ.ኤ.ኣ. = 1158 ዓ.ም. 5 September 1166 - 31 December 1166 እ.ኤ.ኣ. = 1159 ዓ.ም."} {"id": "6021", "contents": "1 January 1156 - 4 September 1156 እ.ኤ.ኣ. = 1148 ዓ.ም. 5 September 1156 - 31 December 1156 እ.ኤ.ኣ. = 1149 ዓ.ም."} {"id": "6055", "contents": "1 January 1139 - 5 September 1139 እ.ኤ.ኣ. = 1131 ዓ.ም. 6 September 1139 - 31 December 1139 እ.ኤ.ኣ. = 1132 ዓ.ም."} {"id": "6041", "contents": "1 January 1146 - 4 September 1146 እ.ኤ.ኣ. = 1138 ዓ.ም. 5 September 1146 - 31 December 1146 እ.ኤ.ኣ. = 1139 ዓ.ም."} {"id": "6045", "contents": "1 January 1144 - 4 September 1144 እ.ኤ.ኣ. = 1136 ዓ.ም. 5 September 1144 - 31 December 1144 እ.ኤ.ኣ. = 1137 ዓ.ም."} {"id": "6107", "contents": "1 January 1113 - 4 September 1113 እ.ኤ.ኣ. = 1105 ዓ.ም. 5 September 1113 - 31 December 1113 እ.ኤ.ኣ. = 1106 ዓ.ም."} {"id": "5981", "contents": "1 January 1176 - 4 September 1176 እ.ኤ.ኣ. = 1168 ዓ.ም. 5 September 1176 - 31 December 1176 እ.ኤ.ኣ. = 1169 ዓ.ም."} {"id": "5987", "contents": "1 January 1173 - 4 September 1173 እ.ኤ.ኣ. = 1165 ዓ.ም. 5 September 1173 - 31 December 1173 እ.ኤ.ኣ. = 1166 ዓ.ም."} {"id": "5917", "contents": "1 January 1208 - 4 September 1208 እ.ኤ.ኣ. = 1200 ዓ.ም. 5 September 1208 - 31 December 1208 እ.ኤ.ኣ. = 1201 ዓ.ም."} {"id": "5925", "contents": "1 January 1204 - 4 September 1204 እ.ኤ.ኣ. = 1196 ዓ.ም. 5 September 1204 - 31 December 1204 እ.ኤ.ኣ. = 1197 ዓ.ም."} {"id": "5935", "contents": "1 January 1199 - 5 September 1199 እ.ኤ.ኣ. = 1191 ዓ.ም. 6 September 1199 - 31 December 1199 እ.ኤ.ኣ. = 1192 ዓ.ም."} {"id": "5945", "contents": "1 January 1194 - 4 September 1194 እ.ኤ.ኣ. = 1186 ዓ.ም. 5 September 1194 - 31 December 1194 እ.ኤ.ኣ. = 1187 ዓ.ም."} {"id": "5947", "contents": "1 January 1193 - 4 September 1193 እ.ኤ.ኣ. = 1185 ዓ.ም. 5 September 1193 - 31 December 1193 እ.ኤ.ኣ. = 1186 ዓ.ም."} {"id": "6011", "contents": "1 January 1161 - 4 September 1161 እ.ኤ.ኣ. = 1153 ዓ.ም. 5 September 1161 - 31 December 1161 እ.ኤ.ኣ. = 1154 ዓ.ም."} {"id": "6015", "contents": "1 January 1159 - 5 September 1159 እ.ኤ.ኣ. = 1151 ዓ.ም. 6 September 1159 - 31 December 1159 እ.ኤ.ኣ. = 1152 ዓ.ም."} {"id": "5959", "contents": "1 January 1187 - 5 September 1187 እ.ኤ.ኣ. = 1179 ዓ.ም. 6 September 1187 - 31 December 1187 እ.ኤ.ኣ. = 1180 ዓ.ም."} {"id": "5955", "contents": "1 January 1189 - 4 September 1189 እ.ኤ.ኣ. = 1181 ዓ.ም. 5 September 1189 - 31 December 1189 እ.ኤ.ኣ. = 1182 ዓ.ም."} {"id": "5829", "contents": "1 January 1252 - 4 September 1252 እ.ኤ.ኣ. = 1244 ዓ.ም. 5 September 1252 - 31 December 1252 እ.ኤ.ኣ. = 1245 ዓ.ም."} {"id": "5831", "contents": "1 January 1251 - 5 September 1251 እ.ኤ.ኣ. = 1243 ዓ.ም. 6 September 1251 - 31 December 1251 እ.ኤ.ኣ. = 1244 ዓ.ም."} {"id": "5837", "contents": "1 January 1248 - 4 September 1248 እ.ኤ.ኣ. = 1240 ዓ.ም. 5 September 1248 - 31 December 1248 እ.ኤ.ኣ. = 1241 ዓ.ም."} {"id": "5843", "contents": "1 January 1245 - 4 September 1245 እ.ኤ.ኣ. = 1237 ዓ.ም. 5 September 1245 - 31 December 1245 እ.ኤ.ኣ. = 1238 ዓ.ም."} {"id": "5713", "contents": "1 January 1310 - 5 September 1310 እ.ኤ.ኣ. = 1302 ዓ.ም. 6 September 1310 - 31 December 1310 እ.ኤ.ኣ. = 1303 ዓ.ም."} {"id": "5903", "contents": "1 January 1215 - 5 September 1215 እ.ኤ.ኣ. = 1207 ዓ.ም. 6 September 1215 - 31 December 1215 እ.ኤ.ኣ. = 1208 ዓ.ም."} {"id": "5783", "contents": "1 January 1275 - 5 September 1275 እ.ኤ.ኣ. = 1267 ዓ.ም. 6 September 1275 - 31 December 1275 እ.ኤ.ኣ. = 1268 ዓ.ም."} {"id": "5707", "contents": "1 January 1313 - 5 September 1313 እ.ኤ.ኣ. = 1305 ዓ.ም. 6 September 1313 - 31 December 1313 እ.ኤ.ኣ. = 1306 ዓ.ም."} {"id": "5655", "contents": "1 January 1339 - 6 September 1339 እ.ኤ.ኣ. = 1331 ዓ.ም. 7 September 1339 - 31 December 1339 እ.ኤ.ኣ. = 1332 ዓ.ም."} {"id": "5608", "contents": "1 January 1362 - 5 September 1362 እ.ኤ.ኣ. = 1354 ዓ.ም. 6 September 1362 - 31 December 1362 እ.ኤ.ኣ. = 1355 ዓ.ም."} {"id": "5610", "contents": "1 January 1361 - 5 September 1361 እ.ኤ.ኣ. = 1353 ዓ.ም. 6 September 1361 - 31 December 1361 እ.ኤ.ኣ. = 1354 ዓ.ም."} {"id": "5612", "contents": "1 January 1360 - 5 September 1360 እ.ኤ.ኣ. = 1352 ዓ.ም. 6 September 1360 - 31 December 1360 እ.ኤ.ኣ. = 1353 ዓ.ም."} {"id": "5622", "contents": "1 January 1355 - 6 September 1355 እ.ኤ.ኣ. = 1347 ዓ.ም. 7 September 1355 - 31 December 1355 እ.ኤ.ኣ. = 1348 ዓ.ም."} {"id": "5667", "contents": "1 January 1333 - 5 September 1333 እ.ኤ.ኣ. = 1325 ዓ.ም. 6 September 1333 - 31 December 1333 እ.ኤ.ኣ. = 1326 ዓ.ም."} {"id": "5671", "contents": "1 January 1331 - 6 September 1331 እ.ኤ.ኣ. = 1323 ዓ.ም. 7 September 1331 - 31 December 1331 እ.ኤ.ኣ. = 1324 ዓ.ም."} {"id": "5677", "contents": "1 January 1328 - 5 September 1328 እ.ኤ.ኣ. = 1320 ዓ.ም. 6 September 1328 - 31 December 1328 እ.ኤ.ኣ. = 1321 ዓ.ም."} {"id": "5683", "contents": "1 January 1325 - 5 September 1325 እ.ኤ.ኣ. = 1317 ዓ.ም. 6 September 1325 - 31 December 1325 እ.ኤ.ኣ. = 1318 ዓ.ም."} {"id": "5739", "contents": "1 January 1297 - 4 September 1297 እ.ኤ.ኣ. = 1289 ዓ.ም. 5 September 1297 - 31 December 1297 እ.ኤ.ኣ. = 1290 ዓ.ም."} {"id": "5741", "contents": "1 January 1296 - 4 September 1296 እ.ኤ.ኣ. = 1288 ዓ.ም. 5 September 1296 - 31 December 1296 እ.ኤ.ኣ. = 1289 ዓ.ም."} {"id": "5596", "contents": "1 January 1368 - 5 September 1368 እ.ኤ.ኣ. = 1360 ዓ.ም. 6 September 1368 - 31 December 1368 እ.ኤ.ኣ. = 1361 ዓ.ም."} {"id": "5727", "contents": "1 January 1303 - 6 September 1303 እ.ኤ.ኣ. = 1295 ዓ.ም. 7 September 1303 - 31 December 1303 እ.ኤ.ኣ. = 1296 ዓ.ም."} {"id": "5529", "contents": "1 January 1401 - 6 September 1401 እ.ኤ.ኣ. = 1393 ዓ.ም. 7 September 1401 - 31 December 1401 እ.ኤ.ኣ. = 1394 ዓ.ም."} {"id": "46931", "contents": "የአሜሪካ ቪርጂን ደሴቶች United States Virgin Islands በካሪቢያን ባህር የሚገኝ የአሜሪካ ደሴቶች ግዛት ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "42054", "contents": "ዩታህ (Utah) ከአሜሪካ 50 ክፍላገራት 1ዱ ነው።"} {"id": "47511", "contents": "1 January 2020 - 10 September 2020 እ.ኤ.ኣ. = 2012 ዓ.ም. 11 September 2020 - 31 December 2020 እ.ኤ.ኣ. = 2013 ዓ.ም."} {"id": "32451", "contents": "ሳርማትያ በጥንታዊ ዘመን (እስከ 400 ዓ.ም. ግድም) በአውሮጳ ከዶን ወንዝና ከቪስቱላ ወንዝ መካከል የተገኘው የእስኩቴስ ምዕራብ ግዛት ነበር። ይህ በተለይ በዛሬው ዩክራይን ሲሆን በከፊል ደግሞ በፖላንድ፣ ሩስያ፣ ቤላሩስና ሊትዌኒያ ይገኛል። በመጨረሻ የሳርማትያ ሰዎች ወደ ምሥራቅ እስከ ቮልጋ ወንዝና እስከ ካውካሶስ ተራሮች ተስፋፉ።"} {"id": "5479", "contents": "1 January 1426 - 6 September 1426 እ.ኤ.ኣ. = 1418 ዓ.ም. 7 September 1426 - 31 December 1426 እ.ኤ.ኣ. = 1419 ዓ.ም."} {"id": "5481", "contents": "1 January 1425 - 6 September 1425 እ.ኤ.ኣ. = 1417 ዓ.ም. 7 September 1425 - 31 December 1425 እ.ኤ.ኣ. = 1418 ዓ.ም."} {"id": "5483", "contents": "1 January 1424 - 6 September 1424 እ.ኤ.ኣ. = 1416 ዓ.ም. 7 September 1424 - 31 December 1424 እ.ኤ.ኣ. = 1417 ዓ.ም."} {"id": "5485", "contents": "1 January 1423 - 7 September 1423 እ.ኤ.ኣ. = 1415 ዓ.ም. 8 September 1423 - 31 December 1423 እ.ኤ.ኣ. = 1416 ዓ.ም."} {"id": "5543", "contents": "1 January 1394 - 5 September 1394 እ.ኤ.ኣ. = 1386 ዓ.ም. 6 September 1394 - 31 December 1394 እ.ኤ.ኣ. = 1387 ዓ.ም."} {"id": "5549", "contents": "1 January 1391 - 6 September 1391 እ.ኤ.ኣ. = 1383 ዓ.ም. 7 September 1391 - 31 December 1391 እ.ኤ.ኣ. = 1384 ዓ.ም."} {"id": "5551", "contents": "1 January 1390 - 5 September 1390 እ.ኤ.ኣ. = 1382 ዓ.ም. 6 September 1390 - 31 December 1390 እ.ኤ.ኣ. = 1383 ዓ.ም."} {"id": "5321", "contents": "1 January 1503 - 8 September 1503 እ.ኤ.ኣ. = 1495 ዓ.ም. 9 September 1503 - 31 December 1503 እ.ኤ.ኣ. = 1496 ዓ.ም."} {"id": "5341", "contents": "1 January 1493 - 6 September 1493 እ.ኤ.ኣ. = 1485 ዓ.ም. 7 September 1493 - 31 December 1493 እ.ኤ.ኣ. = 1486 ዓ.ም."} {"id": "5313", "contents": "1 January 1507 - 8 September 1507 እ.ኤ.ኣ. = 1499 ዓ.ም. 9 September 1507 - 31 December 1507 እ.ኤ.ኣ. = 1500 ዓ.ም."} {"id": "5387", "contents": "1 January 1470 - 6 September 1470 እ.ኤ.ኣ. = 1462 ዓ.ም. 7 September 1470 - 31 December 1470 እ.ኤ.ኣ. = 1463 ዓ.ም."} {"id": "5392", "contents": "1 January 1469 - 6 September 1469 እ.ኤ.ኣ. = 1461 ዓ.ም. 7 September 1469 - 31 December 1469 እ.ኤ.ኣ. = 1462 ዓ.ም."} {"id": "5396", "contents": "1 January 1467 - 7 September 1467 እ.ኤ.ኣ. = 1459 ዓ.ም. 8 September 1467 - 31 December 1467 እ.ኤ.ኣ. = 1460 ዓ.ም."} {"id": "5400", "contents": "1 January 1465 - 6 September 1465 እ.ኤ.ኣ. = 1457 ዓ.ም. 7 September 1465 - 31 December 1465 እ.ኤ.ኣ. = 1458 ዓ.ም."} {"id": "5402", "contents": "1 January 1464 - 6 September 1464 እ.ኤ.ኣ. = 1456 ዓ.ም. 7 September 1464 - 31 December 1464 እ.ኤ.ኣ. = 1457 ዓ.ም."} {"id": "5371", "contents": "1 January 1478 - 6 September 1478 እ.ኤ.ኣ. = 1470 ዓ.ም. 7 September 1478 - 31 December 1478 እ.ኤ.ኣ. = 1471 ዓ.ም."} {"id": "5373", "contents": "1 January 1477 - 6 September 1477 እ.ኤ.ኣ. = 1469 ዓ.ም. 7 September 1477 - 31 December 1477 እ.ኤ.ኣ. = 1470 ዓ.ም."} {"id": "5039", "contents": "1 January 1643 - 8 September 1643 እ.ኤ.ኣ. = 1635 ዓ.ም. 9 September 1643 - 31 December 1643 እ.ኤ.ኣ. = 1636 ዓ.ም."} {"id": "5073", "contents": "1 January 1626 - 7 September 1626 እ.ኤ.ኣ. = 1618 ዓ.ም. 8 September 1626 - 31 December 1626 እ.ኤ.ኣ. = 1619 ዓ.ም."} {"id": "5075", "contents": "1 January 1625 - 7 September 1625 እ.ኤ.ኣ. = 1617 ዓ.ም. 8 September 1625 - 31 December 1625 እ.ኤ.ኣ. = 1618 ዓ.ም."} {"id": "5079", "contents": "1 January 1623 - 8 September 1623 እ.ኤ.ኣ. = 1615 ዓ.ም. 9 September 1623 - 31 December 1623 እ.ኤ.ኣ. = 1616 ዓ.ም."} {"id": "5194", "contents": "1 January 1566 - 7 September 1566 እ.ኤ.ኣ. = 1558 ዓ.ም. 8 September 1566 - 31 December 1566 እ.ኤ.ኣ. = 1559 ዓ.ም."} {"id": "5109", "contents": "1 January 1608 - 7 September 1608 እ.ኤ.ኣ. = 1600 ዓ.ም. 8 September 1608 - 31 December 1608 እ.ኤ.ኣ. = 1601 ዓ.ም."} {"id": "5115", "contents": "1 January 1605 - 7 September 1605 እ.ኤ.ኣ. = 1597 ዓ.ም. 8 September 1605 - 31 December 1605 እ.ኤ.ኣ. = 1598 ዓ.ም."} {"id": "5149", "contents": "1 January 1588 - 7 September 1588 እ.ኤ.ኣ. = 1580 ዓ.ም. 8 September 1588 - 31 December 1588 እ.ኤ.ኣ. = 1581 ዓ.ም."} {"id": "5151", "contents": "1 January 1587 - 8 September 1587 እ.ኤ.ኣ. = 1579 ዓ.ም. 9 September 1587 - 31 December 1587 እ.ኤ.ኣ. = 1580 ዓ.ም."} {"id": "5059", "contents": "1 January 1633 - 7 September 1633 እ.ኤ.ኣ. = 1625 ዓ.ም. 8 September 1633 - 31 December 1633 እ.ኤ.ኣ. = 1626 ዓ.ም."} {"id": "5127", "contents": "1 January 1599 - 8 September 1599 እ.ኤ.ኣ. = 1591 ዓ.ም. 9 September 1599 - 31 December 1599 እ.ኤ.ኣ. = 1592 ዓ.ም."} {"id": "4660", "contents": "1 January 1832 - 9 September 1832 እ.ኤ.ኣ. = 1824 ዓ.ም. 10 September 1832 - 31 December 1832 እ.ኤ.ኣ. = 1825 ዓ.ም."} {"id": "4662", "contents": "1 January 1831 - 10 September 1831 እ.ኤ.ኣ. = 1823 ዓ.ም. 11 September 1831 - 31 December 1831 እ.ኤ.ኣ. = 1824 ዓ.ም."} {"id": "4678", "contents": "1 January 1823 - 10 September 1823 እ.ኤ.ኣ. = 1815 ዓ.ም. 11 September 1823 - 31 December 1823 እ.ኤ.ኣ. = 1816 ዓ.ም."} {"id": "4705", "contents": "1 January 1810 - 9 September 1810 እ.ኤ.ኣ. = 1802 ዓ.ም. 10 September 1810 - 31 December 1810 እ.ኤ.ኣ. = 1803 ዓ.ም."} {"id": "4711", "contents": "1 January 1807 - 10 September 1807 እ.ኤ.ኣ. = 1799 ዓ.ም. 11 September 1807 - 31 December 1807 እ.ኤ.ኣ. = 1800 ዓ.ም."} {"id": "4611", "contents": "1 January 1856 - 9 September 1856 እ.ኤ.ኣ. = 1848 ዓ.ም. 10 September 1856 - 31 December 1856 እ.ኤ.ኣ. = 1849 ዓ.ም."} {"id": "4668", "contents": "1 January 1828 - 9 September 1828 እ.ኤ.ኣ. = 1820 ዓ.ም. 10 September 1828 - 31 December 1828 እ.ኤ.ኣ. = 1821 ዓ.ም."} {"id": "2074", "contents": "እንጦጦ የአዲስ አበባ ከፍተኛ ቦታ ነው። ዳግማዊ ምኒልክ አዲስ አበባን ሲቆረቁሩ ከአንኮበር መጥተው ያረፉበት እና ቤተ መንግስታቸውን የስሩበት ታሪካዊ ቦታም ነው። እንጦጦ የእንጦጦ ሰንሰለታማ ተራራ አንዱ ክፍል ሲሆን ርዝመቱ ከባህር ወለል በላይ 3200 ሜትር ይደርሳል። የካ ሚካኤል አዲስ አበባ ዋሻ ዳዊት ቡራዩ እንጦጦ ጓሳ የካ አምቢሳ ዶሮ ሚካኤል ቦሌ ጡሉ ቦሎ የረር ጫሎ ደብረዘይት ዱከም አባ ሳሙኤል ጌጃ ኤራ ዝቋላ አዋሽ ወንዝ ሲምቢሮ ጂላ ቂስጣና አዳዲ ማርያም ጉፍቲ ገብርኤል ፭ኪሜ ያልታወቀ አዲስ አለም ለገዳዴ ዋጫጫ መናገሻ"} {"id": "1946", "contents": "ሞሪታኒያ (አረብኛ፡ موريتانيا‎) በይፋ የሞሪታኒያ እስላማዊ ሪፐብሊክ፣ በሰሜን ምስራቅ አፍሪካ የምትገኝ ሀገር ናት። በምዕራብ ከአትላንቲክ ውቂያኖስ፣ በደቡብ-ምዕራብ ከሴኔጋል፣ በምሥራቅና ደቡብ-ምሥራቅ ከማሊ፣ በሰሜን-ምሥራቅ ከአልጄሪያ፣ እና በሰሜን-ምዕራብ ከምዕራባዊ ሣህራ ጋር ትዋሰናለች። የአገሩዋ ስም የመጣው ከጥንቱ የሞሪታኒያ መንግሥት ነው። ዋና እና ትልቁዋ ከተማዋ ኑዋክሾት ናት። በዛሬው ሞሪታንኒያ በመጀመሪያ የሠፈሩት የባፎር ሰዎች ነበሩ። እነዚህ ስዎች ከዘላን ሕይወት ወደ ግብርና ከተቀየሩት የመጀመሪያ የሰሃራ ሕዝቦች አንዱ ናቸው። ከ5ኛው እስከ 7ኛው ምዕተ ዓመት፣ ባፎሮች በበርበር ህዝቦች ፍልሰት ምክኒያት ተፈናቀሉ። ብዙዎቹ የሞሪታኒያ ሕዝብ በመቆያ ግብርና ቢኖሩም ይሄ ወደ ውጭ አገር ለመላክ አይደለም። በተለይ ወደ ውጭ የሚላከው ብረት፣ ፔትሮሊየም፣ እና ዓሣ ናቸው። ሞሪታኒያ በ12 ዊላያ በሚባሉ ክልሎችና በአንድ የአስተዳደር አካባቢ ተከፍላልች። እነዚህም ክልሎች በ44 ሙጋታ በሚባሉ ክፍሎች ተከፍለዋል። በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ ሞሪታኒያ የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "1978", "contents": "ሎዥባን (lojban) በ1987 እ.ኤ.አ. የተፈጠረ አንድ ሰው ሠራሽ ቋንቋ ነው። ቋንቋው የተፈጠረ በLogical Languages Group (LLG, \"ትክክለኛ አሰተሳሰብ ያለው ቋንቋ ቡድን\") በሚባል የዋሺንግተን ዲሲ ተቋም ነው። LLG በ1955 እ.ኤ.አ. መጀመርያ የፈጠረ ቋንቋ \"ሎግላን\" ተባለ። ሎዥባንም ከሎግላን 'ተሻሽሎ የወጣ ቋንቋ' ይባላል። የሎዥባን ስም የተወሰደ ከ'ሎግዢ' (ትክክለኛ አስተሳሰብ) እና 'ባንጉ' (ቋንቋ) ነው። አላማቸው ስዋሰዉ በሰዎችም ሆነ በኮምፕዩተር በቀላል የሚታወቅ የ\"ትክክለኛ አስተሣሠብ ቋንቋ\" ለመፍጠር ነበር። ሌሎች ሰው ሰራሽ ቋንቋዎች ለምሳሌ ኤስፔራንቶ የተፈጠሩ በተለይ ከአውሮጳ ቋንቋዎች ቃላት በመልቀም ነበር። ሆኖም ሎዥባን \"ባሕላዊ ገለልተኝነት\" ለማሳየት ሙከራ እያደረገ ነው። ነገር ግን ሎዥባን ከአሥር በላይ የተማሩት ሰዎች ገና ስለሌለው እስካሁን ከድረገጽ በቀር ምንም የተደረጀ ሥነ ጽሑፍ የለውም። ቃላቱ በኮምፒዩተር የተፈጠሩበት መንገድ ብዙ ተናጋሪዎች ያላቸውን 6ቱ የሰው ልጅ ቋንቋዎች በማነጻጸር ነበር። እነዚህም ቋንቋዎች ቻይነኛ፣ ህንዲ/ዑርዱ፣ እንግሊዝኛ፣ እስፓንኛ፣ ዐረብኛና መስኮብኛ ናቸው። ለያንዳንዱ ቃል ስንት ድምጾች በጋራ ከነዚህ ቋንቋዎች ጋራ እንዳለው በኮምፒዩተሩ ተቆጠረ። ስለዚህ ከሁሉም ብዙ ተናጋሪዎች ለቻይነኛ በመኖራቸው ብዙዎች ድምጾች የተለቀሙ ከቻይነኛ ነበር። የእያንዳንዱ ቃል ሥር በ5 ፊደል ይጻፋል። ለምሳሌ፦ prenu (ፕረኑ) = ሰው cukta (ሹክታ) = መጽሐፍ vanju (ቫንዡ) = የወይን ጠጅ እነዚህ በኮምፒዩተር የተፈጠሩ ቃላት እንደ ሌላ ቋንቋ ባይመስሉም፣ ክፍሎቻቸው ግን ከትልቁ ቋንቋዎች መገኘታቸው ሊታይ ይቻላል። ለምሳሌ በ\"ፕረኑ\" (ሰው) የእንግሊዝኛ \"ፐር-\" (per-) ከ\"ፐርሶን\" (person)፣ እና የቻይንና \"ረን\" (人) ይታዩበታል። \"ሹክታ\" ደግሞ የእንግሊዝኛ \"-ኡክ\" ከ\"ቡክ\" (book)፣ የቻይንኛ \"ሹ\" (书)፣ እና የዐረብኛ \"ኪታብ\" ( كتاب ) ያዋሕዳል። \"ቫንዡ\" የፈረንሳይኛ \"ቫን\" (vin) እና የቻይንኛ \"ጅዮ\" (酒) ይመስላል። የሎዥባን ስዋሰው እንደ ኮምፕዩተር ቋንቋ ይመስላል። bramau - ብራማው: ይበልጣል። mi bramau do le ka clani - ሚ ብራማው ዶ ለ ካ ሽላኒ: በቁመት ረገድ እኔ ካንተ እበልጣለሁ። le cinfo cu bramau le mlatu - ለ ሺንፎ ሹ ብራማው ለ ምላቱ: አንበሣው ከድመቱ ይበልጣል። mi bramaugau le cinfo le mlatu - ሚ ብራማውጋው ለ ሺንፎ ለ ምላቱ: አንበሣውን ከድመቱ እንዲበልጥ አደርጋለሁ። የሎዥባን ውክፔዲያ አለ!"} {"id": "4623", "contents": "1 January 1850 - 9 September 1850 እ.ኤ.ኣ. = 1842 ዓ.ም. 10 September 1850 - 31 December 1850 እ.ኤ.ኣ. = 1843 ዓ.ም."} {"id": "4725", "contents": "1 January 1800 - 9 September 1800 እ.ኤ.ኣ. = 1792 ዓ.ም. 10 September 1800 - 31 December 1800 እ.ኤ.ኣ. = 1793 ዓ.ም."} {"id": "4548", "contents": "1 January 1887 - 10 September 1887 እ.ኤ.ኣ. = 1879 ዓ.ም. 11 September 1887 - 31 December 1887 እ.ኤ.ኣ. = 1880 ዓ.ም."} {"id": "4529", "contents": "1 January 1897 - 9 September 1897 እ.ኤ.ኣ. = 1889 ዓ.ም. 10 September 1897 - 31 December 1897 እ.ኤ.ኣ. = 1890 ዓ.ም."} {"id": "2770", "contents": "በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ ጋምቢያ የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "2818", "contents": ""} {"id": "3746", "contents": "ያሬን (Yaren፤ ቀድሞ Makwa ማኳ) የናውሩ ሠፈር ነው። የናውሩ ማዘጋጃ ቤት እዚያ ስለሚገኝ ብዙ ጊዜ እንደ ደሴቲቱ ዋና ከተማ ቢቆጠርም በይፋ ግን አገሪቱ ምንም ዋና ከተማ የላትም። በሠፈሩ የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር በ1995 ዓ.ም. 1,100 ሆኖ ይገመታል።"} {"id": "3410", "contents": "ማሞ ውድነሀህሀህሀህሀህህ የቴአትር ደራሲ፥ ጋዜጠኛና ለ12 አመት የቀድሞው የኢትዮጵያ ደራሲዎች ማኅበር ሊቀ መንበር ነበሩ ። በአቡነ ጳውሎስ በሚመራው የሃይማኖት ኮሚቴ ውስጥ በኤርትራና በኢትዮጵያ መካከል ሰላምን ለማምጣት ጥረት ካደረጉ ሰዎችም አንዱ ነበሩ። የ54 መጻህፍት ደራሲና ተርጓሚ የነበሩት አቶ ማሞ በማስታወቂያ ሚኒሰቴር ስር በሚታተሙ ጋዜጦችና መጽሔቶች በጋዜጠኝነት የሰሩ ሲሆን የፖሊስና እርምጃው ጋዜጣ መስራችና ተባባሪ ዋና አዘጋጅ ነበሩ፡፡ በኤርትራ ጠቅላይ ግዛት የማስታወቂያ ሚኒስቴር ተጠሪ ሆነዉ በተመደቡበት የጋዜጠኝነትና የፖለቲካ ስራ በተጨማሪ ህብረት በተሰኘዉ ሳምንታዊ የአማርኛ ጋዜጣ ዘገባዎችና ትንታኔዎች ያቀርቡ ነበር። ባደረባቸዉ ሕመም ምክንያት በተለያዩ ሆስፒታሎች ህክምናቸዉን ሲከታተሉ የነበሩት አቶ ማሞ ዓርብ የካቲት ፳፫ ቀን ፳፻፬ ዓ.ም ከዚህ አለም በሞት ተለይተዋል፡፡ፀሎተ ፍትሐቱ በብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ጳዉሎስ ፓትሪያሪክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ መሪነት ተፈፅሟል፡፡ አስክሬናቸውም በደራሲ ሐዲስ ዓለማየውና ሎሬት ፀጋዬ ገብረ መድኅን መካነ መቃብር አጠገብ አርፏል፡፡ በቀብራቸዉ ላይ የጤና ጥበቃ ሚኒስትር ዶ/ር ቴዎድሮስ አድሃኖም ፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን ዋና ዳይሬክተር አቶ ወርቅነህ ገበየሁ የቀድሞዉ የአዲስ አበባ ከንቲባዎች ከንቲባ ዘውዴ ተክሉና ከንቲባ ብርሃነ ደሬሳ ተገኝተዋል፡፡ ጥቅምት ፲፪ ቀን ፲፱፻፳፫ ዓ.ም. በቀድሞው የወሎ ክፍለ ሃገር በዋግ አውራጃ ዐምደ ወርቅ ከተማ ከአባታቸው አቶ ውድነህ ተፈሪና ከእናታቸው ወይዘሮ አበበች ወልደየስ የተወለዱት ማሞ ውድነህ በፋሺስት ኢጣልያ ወረራ ጊዜ ወላጆቻቸውን አጥተዋል። የሕይወት አጋጣሚ በሻጊያን በቦምብ ከደደቡት ፓይለቶች አንዱን እንዲያገኙ አብቅቶያችው ይቅር እንዳሉት በአንድ ጽሁፋቸው ዘግበዋል ። የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርታቸውን በ 15 አመታቸው የጀመሩት አቶ ማሞ በተለያዩ ችግሮች ምክኒያት ሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን መጨረስ ባይችሉም በአዲስ አበባ እና አስመራ ውስጥ የሚታተሙ ፖሊስ እና እርምጃው፣ህብረት እና የዛሬይቱ ኢትዮጲያ የተሰኙ ጋዜጦች ውስጥ አገልግለዋል። አቶ ማሞ ከባለቤታቸዉ ወይዘሮ አልማዝ ገብሩ ስድስት ልጆችና 10 የልጅ ልጆችን አፍርተዋል፡፡ አቶ ማሞን ይበልጥ ታዋቂና ተወዳጅ ያደረጋቸው በሥነ ጽሑፉ መስክ ያበረከቱት መጠነ ብዙና ዘርፈ ሰፊ የድርሰት ሥራዎቻቸው ናቸው፡፡ 53 መጻሕፍት ያሳተሙ ሲሆን፣ 54ኛው ‹‹ጣጣኛው›› ልብወለድ በሕትመት ላይ ነው፡፡ ሥራዎቻቸው በስለላ፣ በታሪክ፣ በልብለወድና በተውኔት ላይ ያተኮሩ ናቸው፡፡ ከነዚህ ውስጥ የሚከተሉት ይገኛሉ። 1.ሁለተኛው የዓለም ጦርነት 2.የሴቷን ፈተና 3.ከወንጀለኞቹ አንዱ 4.ቬኒቶ ሙሶሊኒ 5.የገባር ልጅ 6.ሁለቱ ጦርነቶች 7.አደገኛው ሰላይ 8.ዲግሪ ያሳበደው 9.ካርቱም ሔዶ ቀረ?"} {"id": "3306", "contents": "ሞሪሸስ በሕንድ ውቅያኖስ ውስጥ በማዳጋስካር አጠገብ የተገኘው ደሴት አገር ነው። ከ፩ ሚሊዮን ኗሪዎች በላይ አሉበት። በ1960 ዓም ነፃነት ከዩናይትድ ኪንግደም አገኘ። እስከ 1673 ዓም ድረስ ሕልውና የነበረው የታላቅ ወፍ ዝርያ ዶዶ በሞሪሸስ ብቻ ይገኝ ነበር፤ በዚያውም ወቅት መጨረሻው የዶዶ ወፍ አለቀ። የሰው ልጆች ግን እስከ 1500 ዓም ያህል ድረስ አልኖሩበትም። ከዚያ የኔዘርላንድና የፈረንሳይ ሰዎች ይሠፈሩበት ነበር። ሸንኮራ ኣገዳ የሞሪሸስ ዋነኛ ምርት ነው፤ ከዚህም አረቄ ይሠራል። ኗሪዎቹ አሁን በብዛት ከሕንድ ስለ ሆኑ፣ ከግማሽ በላይ የሂንዱ ሃይማኖት ተከታዮች ናቸው። የተወደዱት እስፖርቶች እግር ኳስና ራግቢ ናቸው።"} {"id": "2063", "contents": "ባሕር ዳር በድሮ ስሙ ባሕር ዳር ጊዮርጊስ በሰሜን-ምዕራብ ኢትዮጵያ የምትገኝ ከተማ ስትኾን የአማራ ክልል ዋና ከተማ ናት። ከተማዋ በቀድሞው ጎጃም ክፍለ ሀገር ውስጥ ከጣና ሐይቅ ደቡባዊ ጫፍ ላይ ተቀምጣ ስትገኝ ባሕር ዳር እንደ መቀሌና ደሴ የወረዳ ደረጃ ያላት ስፔሻል(ልዩ) ዞን ናት። በማእከላዊ ስታትስቲክ ትመና የ167,261 ሕዝብ ከነሱም መኻከል የ86,355 ወንዶችና የ80,906 ሴቶች መኖሪያ ከተማ ናት። 1700 ሜትር ከባሕር ወለል በላይ ትገኛለች። ባሕር ዳር ከአዲስ አበባ 565 ኪ.ሜ ወደ ሰሜን-ሰሜን ምዕራብ ትገኛለች። ባህር ዳር ከጢስ አባይ በ30 ኪሎሜትር ስለምትርቅ ለጎብኚዎች አመቺ ቦታ ላይ ናት። ባሕር ዳር የአንድ የአስፋልት ንጣፍ ያለው ኤርፖርት የሰፊ ገበያና የተለያዩ የመዝናኛ ቦታዎች እና ታሪካዊ እና ጥንታዊ ግዳማት መግኛ ቦታ ናት። ባሕር ዳር ከተማ የምትገኘዉ በሰሜን ምዕራብ ኢትዮጵያ ክፍል፣ በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት፣ በምዕራብ ጎጃም ዞን፣ ከአዲስ አበባ በ 565 ኪሜ ርቀት ላይ ነው፡፡ አስትሮኖሚያዊ መገኛ ቦታዋ በ 11º 38’ በሰሜን ላቲቲውድ እና በ37º15’ ምሥራቅ ሎንግቲውድ ነው፡፡ በአፈ ታሪክ እንደሚነገረው የባሕር-ዳር ስያሜን ያወጡት አፄ ሠርጸ ድንግል ሲሆኑ እሳቸውም ይሕን ታቦት የት እናስቀምጥ ተብለው በተጠየቁ ጊዜ \"ከባሕሩ-ዳር\" አድርጉ የተባሉ ሰወች ለመንደሩ ባሕር-ዳር ብለው ስያሜ አወጡለት ይባላል። ባሕር-ዳር ከተማ የተቆረቆረችው በ1915 ዓ.ም ነው ፡፡ ባሕር-ዳር በክልሉ ከሚገኙ የሪፎርም ከተሞች አንድዋ ስትሆን፤ የከተማ አስተዳደር፣ 3 ሜትሮፖሊታን ክ/ከተማዎች፣ የከተማ አገልግሎት ጽ/ቤት፣ 9 የከተማ ቀበሌዎችና 4 የገጠር ቀበሌዎች አሏት፡፡ ከተማዋ በ1998 ዓ.ም የተቀናጀ ልማት ፕላን አላት፡፡ የተቆረቆረችበትን ዓመት፣ የቆረቆሩትን ቀደምት ሠዎች፣ የሠፈሮችን ስሞች፣ ለባሕር-ዳር የተገጠሙትና የተዘፈኑ ታሪካዊ ግጥሞችና ስነ ቃሎች፣ ስለ ቅዱስ ጊዮርጊስ ከጎጆ ቤት ወደ አሁኑ ይዞታው አመጣጥ (ባሕር-ዳርን ስናስብ ጊዮርጊስን ሚካኤልን እና ገበያውን ከገበያው አካባቢ የነበረውን ፍርድ ቤት ነጣጥሎ ማየት አይቻልም የሚል አስተያየት ስላለ ነው)፣ ባሕር-ዳር እንደባሕር ዳርነቱ ከመቆርቆሩ በፊት በሚካኤል እና በሽመምብጥ ሠፈር አካባቢ ስለነበረው አሰፋፈር፣ ስለማዘጋጃቤቱ፣ ስለ አውቶቡስ ተራው፣ ስለ ድባነቄ ተራራ፣ እና ስለ መሳሉት፣ ስለፖሊቴክኒክ፣ ስለዓባይ ወንዝና ድልድዩ፣ ስለዓባይ ወንዝና ስለጣና ሐይቅ መገናኛ እና ስለሌሎችም ቁልፍ ነገሮችን ማቅረብ የሚችሉ አፈታሪኮች አሉ።"} {"id": "3642", "contents": "ሳን ሆሴ የኮስታ ሪካ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 1,527,300 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 337,200 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 09°59′ ሰሜን ኬክሮስ እና 84°04′ ምዕራብ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል።"} {"id": "3530", "contents": "ደብረ ብርሃን በሸዋ ክፍለ ሀገር የጅሩ ሸዋ ሜዳ ተጉለትና ቡልጋ አውራጃ ዋና ከተማ ናት። ከተማዋ የሰሜን ሸዋ ዞን (አውራጃ) አስተዳደር ርዕሰ ከተማ ከመሆኗ ባሻገር የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰሜን ሸዋ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስም ዋና ጽሕፈት ቤት እዚሁ ይገኛል። በ፲፱፻፺፰ ዓ/ም ማዕከላዊ የስታትስቲክስ ባለስልጣን እንደተመነው ደብረ ብርሃን ከተማ የ፷፯ ሺህ ፪፻፵፫ ሰው መኖሪያ ስትሆን ከነሱም ፴፬ ሺህ ፶፭ ወንዶችና ፴፫ ሺህ ፻፹፰ ሴቶች ይገኙባታል ይላል። በሌላ ገለልተኛ የግምት ትመና ደግሞ ከተማዋ የ፶፯ ሺህ ፯፻፹ ሕዝብ መኖሪያ እንደሆነች ተገምቷል። የከተማዋ አቀማመጥ በ9°41′ ሰሜን ኬክሮስ እና 39°32′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ነው። ደብረ ብርሃን ከአዲስ አበባ ፻፴ ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ በደሴ መስመር ላይ የምትገኝ ስሆን ፱ የአስተዳደር ቀበሌዎችም አሏት። የአየር ንብረቷ ደጋማ ነው። የተቆረቆረችውና ስያሜዋን ያገኘችው ደግሞ በ፲፬፻፵፮ ዓ/ም አካባቢ በዓፄ ዘርአ ያዕቆብ (፲፬፻፴፬-፲፬፻፷፰) ነበር። ከተማዋ ድሮ የንጉሡ የግራ በአልቴሃት (ግራ በአልቴሃት ከንጉሡ ሦሥት ሚስቶች የአንደኛዋ የክብር ስም ነው) ርስት ነበረች። በ፲፬፻፵ዎቹ መጀመሪያ አጤው ከእንደግብጣን ወጨጫ ተራራ ማለትም ከአዲስ አበባ በስተምዕራብ ከነበረው ያባታቸው አጤ ዳዊት መናገሻ ሥፍራ ተነስተው ሲጓዙ በአካባቢው ውበት ስለተደሰቱ የድንኳን ከተማቸውን ከተሙባት። በኋላም ቤተ መንግሥት አሳንፀውና ባለወርቅ ጉልላት የነበረውን የሥላሴ ቤተ ክርስቲያን አሰርተው ቆረቆሯት። \"ተአምረ ማርያም\" የተሰኘ የጥንት ድርሳን የከተማዋን ስያሜ ከአንድ ተአምራዊ ሁነት ጋር አያይዞ ይገልፀዋል። በ፲፬፻፵፮ ዓ/ም በክርስትና ሃይማኖት ካህናትና በጥቂት የሃይማኖቱ ተከራካሪዎች መካከል ክርክር ይነሳል። ንጉሡና የካህናቱ አለቆች በተገኙበት አንድ ዕለት በጉባዔ ክርክሩ ተካሄደ። በመጨረሻም «እስጢፋኖሳውያን» በሚል መጠሪያ የሚታወቁት ተከራካሪዎች አቋማቸውን እንዲያስተካክሉ ተጠይቀው አሻፈረን በማለታቸው ከፍተኛ ቅጣት ይደርስባቸዋል። ይህ በሆነ በ፴፰ኛው ቀን በመጋቢት ፲ ቀን 1446|፲፬፻፵፮ ዓ/ም ረዘም ላለ ጊዜ / ምናልባትም ለቀናት/ የቆየ ቦግ ያለ ብርሃን ከሰማይ ይወርዳል። የብርሃኑ መውረድ ለእስጢፋኖሳውያን ስህተተኛነት ለካህናቱ ደግሞ ትክክለኛነት ምስክር ነው በሚል ተተርጉሟል። ስለዚህ ብርሃን መውረድ የንጉሡ ዜና መዋዕልም ያትታል። በዚህ ሳቢያ ንጉሡ የሥፍራውን ስም ደብረ ብርሃን /የብርሃን አምባ/ በማለት ሰይመውታል። ይህ መንግስቱ ያመነበት ነግር ነው በብዙዎች ዘንድ የሚታመነው እውነታ ግን በዚያ ግዜ የነበሩ ደቂቀ እስጢፋኖሳውያን እውነተኛውን ኃይማኖት አንክድም ለስዕል አንሰግድን ማለታቸው ነበር ንጉሱን ያስቆጣው በዚህም ምክንያት ነበር ንጉሱ እስጢፋኖሳውያን እስከ እንገታቸው እንዲቀበሩና በላያቸው የፈረስ ሰራዊት ሄዶባቸው በአሰቃቂ ሁኔታ እንዲገደሉ ያዘዘው."} {"id": "5819", "contents": "1 January 1257 - 4 September 1257 እ.ኤ.ኣ. = 1249 ዓ.ም. 5 September 1257 - 31 December 1257 እ.ኤ.ኣ. = 1250 ዓ.ም."} {"id": "12319", "contents": ""} {"id": "3954", "contents": "የዓለም የህዝብ ብዛት በመሬታችን ላይ ያለውን የሰው ልጆች ቁጥር ይተምናል። በ1998 መጀመሪያ ላይ 6.5 ቢሊዮን እንደደረሰ ይገመታል። ከነዚህ ትምናዎች በመነሳት የዓለም ሕዝብ ከ20ኛው ክፍለ ዘመን በፊት ታይቶ በማይታውቅ ፍጥነት ማደጉን እንደቀጠለ ይታያል። በአንዳንድ ግምቶች፣ እስከ አንድ ቢሊዮን ያህል እድሜያቸው ከአስራ አምስት እስክ ሃያ አራት የሚሆን ወጣቶች እንደሚገኙ ይታመናል።"} {"id": "1948", "contents": ""} {"id": "3890", "contents": "ድንቅነሽ በኢትዮጵያ የተገኘች በሳይንስ የስዎች አፈጣር ላይ በእድሜ የጥንቱን የያዘች አጽም ናት። የተገኘችውም በአፋር ክልል ውስጥ ነው። በመላው አለም የምትታወቅበት ስሟ ደግሞ Lucy ይባላል። ሉሲ የተገኘችው በታዋቂዎቹ ሳይንቲስቶች ዶናልድ ጆሃንሰን እና ይቬስ ካፐንስ ነው። ሉሲ ከ ፫.፫ ሚሊዮን አመታት በፊት የኖረች ብርቅዬ የሰው ልጅ ዝርያ ስትሆን በአሁኑ ሰአት በኢትዮጵያ ብሄራው ሙዝየም ተጠልላ ትገኛልች።"} {"id": "3938", "contents": "(ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "4002", "contents": "ምህንድስና ማለት የሳይንስ እና የሂሳብ መርሆችን በመከተል እንዲሁም የማስተዋል እና የምርምር ችሎታን በመጠቀም በተመጣጣኝ ወጪ ለሰው ልጆች ጥቅም ሊውሉ የሚችሉ ግንባታዎችን መቀየስ፣ ተቋማትን መስራት፣ የመገልገያ ቁሳቁሶችን መፍጠር እና ይተለያዪ የቴክኒክ ችግሮችን መፍትሔ ማግኘትን ያጠቃልላል። ይህንን አይነት ስራ የሚሰራ ሰው 'መሐንዲስ' ተብሎ ይጠራል። የምህንድስና ስራ የተለያዩ ዘርፎች ያሉት ሲሆን በተለምዶ ከሚታወቁት ዘርፎች ውስጥ ሲቭል፣ መካኒካል፣ ኤሌክትሪካል እና ኬሚካል ይጠቀሳሉ። የተክኖሎጂ ማደግ ተከትሎ በአሁኑ ወቅት የምህንድሲና ዘርፎች ሰፋ ያሉ ናቸው። አዲሶቹ የምህንድስና የትኩረት ዘርፎች ሁሉን አቀፍ (መልታይ ዲሲፕለናሪ) እና ውሱን በሆነ የተግባር አቅጣጫ (ስፐሲፊክ አፕልኬሽን) ላይ የተመሰረቱ ናቸው። ከምህንድስና አይነቶች መካከል፦ ኤሌክትሪክ ምህንድስና ህንጻ ምህንድስና ኮምፒዩተር ምህንድስና ሲቪል ኢንጂነሪንግ ይገኙቤታል።"} {"id": "39613", "contents": "ደስታ የቀንድ ከብቶች በሽታ ስም ነው። በሽታው በአማርኛ ማርዬ እና በትግርኛ «ጉልሃይ» በመባል ይታወቃል። ይህ የቫይረስ በሽታ ለብዙ ዘመናት የከብቶችን እልቀት በማስከተል ችግር ፈጥሮ ነበር። በዓለም የእንስሳት ሓኪሞችና በሌሎችም ሕብረት ይህ በሽታ በ፳፻፫ ዓ.ም. ከዓለም ላይ ጠፍቷል። የሰው ልጅ እስካሁን ከምድር ላይ ያጠፋው ደስታናን ፈንጣጣን ነው። ፈንጣጣ የጠፋው በ፲፱፻፸፪ ዓ.ም. ነበር። ለሁለቱም በሽታዎች መጥፋት ዋና ምክንያቶች ጥሩ የመከላከያ ክትባቶች መኖርና የሕዝብ ትብብር ናቸው። ስመ በሽታ [1]"} {"id": "34122", "contents": "ታኅሣሥ ፲፬ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻፬ኛው እና የመፀው ወቅት ፸፱ነኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፪፻፷፪ ቀናት በ ዘመነ ዮሐንስ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፪፻፷፩ ቀናት ይቀራሉ። ፲፱፻፳፰ ዓ/ም - የፋሺስት ኢጣልያ ሠራዊት በራስ ዕምሩ ኃይለ ሥላሴ በቡመራው የኢትዮጵያ ሠራዊት ላይ የመርዝ ጢስ ረጩ፡፡ ፲፱፻፵፬ ዓ/ም - የቀድሞዋ የኢጣልያ ቅኝ ግዛት የነበረችው ሊቢያ በዚህ ዕለት ሉዐላዊ ነፃ አገር መሆኗ ሲታወጅ ቀዳማዊ ኢድሪስም የአገሪቱ ንጉሥ ኾኑ። ፲፱፻፶፫ ዓ/ም - የጃፓን አልጋወራሽ (አሁን ንጉሠ ነገሥት) አኪሂቶ እና ባለቤታቸው ልዕልት (አሁን እቴጌ) ሚቺኮ በኢትዮጵያ የአራት ቀናት ጉብኝታቸውን በዛሬው ዕለት ጀመሩ። ፲፱፻፷፭ ዓ/ም - በኒካራጓ ርዕሰ ከተማ ማናጓ ላይ በደረሰው የመሬት እንቅጥቅጥ አደጋ ከ ፲ሺህ በላይ የሰው ሕይወት አለቀ። ፲፱፻፷፯ ዓ/ም - የኢትዮጵያ ጊዜያዊ ወታደራዊ መንግሥት የብሔራዊ ዓመት በዓላት በአገሪቱ ታሪክ ዘገባ ለመጀመሪያ ጊዜ ዓቢይ እስላማዊ በዓላትን እንደሚያካትቱ አውጀ። ፲፱፻፺፰ ዓ/ም - የሱዳን ሠራዊት በአድሬ ላይ ባካሄደው ጥቃት የመቶ ሰዎች ሕይወት ካለፈ በኋላ የቻድ መንግሥት በሱዳን ላይ ጦርነት አወጀ። {{en]] P.R.O., FCO 371/1829 - ANNUAL REVIEW FOR ETHIOPIA FOR 1974 {{en]] http://en.wikipedia.org/wiki/December_24"} {"id": "33778", "contents": "ሁለት ልብ ሁለት ምላስ ሐረግ መምዘዝ ሀብቷ ቀና የሐናን ለወለተ ሐና ሀይ አለች ሕግ ገባ"} {"id": "18777", "contents": "ጄምስ ማዲሰን (እንግሊዝኛ: James Madison) የአሜሪካ አራተኛ ፕሬዝዳንት ነበሩ። ፕረዝዳንቱ ሥልጣን ላይ የወጡት እ.አ.አ. በ1809 ሲሆን በስልጣን ዘመናቸው ምክትል ፕሬዝዳንት የሆኑት ጆርጅ ክሊንተን እና ኤልብሪጅ ጌሪ ናቸው። ፕሬዝዳንቱ የዴሞክራቲክ - ሪፐብሊካን ፓርቲ አባል የነበሩ ሲሆን ከሥልጣን የወረዱት እ.አ.አ. በ1817 ነበር። የአሜሪካ ፕሬዚዳንት የአሜሪካ ፕሬዝዳንቶች ዝርዝር (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "45160", "contents": "ዩክሬንኛ (українська /ኡክራዪንስከ/) በዩክሬንና ከዩክሬን አጠገብ ባሉት ዙሪያዎች የሚነገር የስላቪክ ቋንቋዎች ቤተሠብ ቋንቋ ነው። የዩክሬንኛ ውክፔዲያ አለ! (ይህ ቋንቋ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "37781", "contents": ""} {"id": "8488", "contents": "ቲ.ኤስ. ኤልየት በ1881 ዓ.ም. በአሜሪካ ተወልዶ ወደ እንግሊዝ አገር የፈለሰ ስመ ጥሩ ባለቅኔና ጸሐፊ ነበረ። እስከ 1957 ዓ.ም. ድረስ ኖረ። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "35058", "contents": "ኆኅተ እና መሰረታዊ ከሆኑት ኆኅተ አመክንዮዎች አንዱ ሲሆን ተግባሩም የአመክንዮ እናን ተግባር በተጨባጭ ቁስ መፈጸም ነው። ምንም እንኳ ኆኅተ አመክንዮዎች በተለያዩ ቁሶች ሊሰሩ ቢችሉም፣ በአሁኑ ዘመን እነዚህ ኆኅቶች የሚሰሩት ከኤሌክትሪክ አካላት ስለሆነ አስራሩ ከዚህ አኳያ ይመረምራል። ኆኅተ እና አምክንዮ-እናን በቁስ እንደመግልጹ፣ የዚህ ኆኅት ውጤት ከፍተኛ ቮልቴጅ (1) እሚሆነው ሁለቱም ግቤትዎቹ ከፍተኛ (1) ሲሆኑ ብቻ ነው። ከሁለቱ አንዱ ውይንም ሁለቱም ግቤቶች ትንሽ(0) ከሆኑ የ እና ውጤት 0 ይሆናል ማለት ነው። ይህ ጸባይ ከጎን በሚታየው የዕውነታ ሠንጠረዥ ተብራርቶ ይታያል። ከሠንጠረዡ እንደምንረዳ፣ የእና-ኆኅት ከሚቀርቡለት ሁለቱ ወይም ከዚያ በላይ ግቤቶች ትንሹን ይከተላል። A እና B ግቤቶች ሲሆኑ A ⋅ B {\\displaystyle A\\cdot B} ውጤት ሲሆን በአጠቃላይ ይህ ኆኅት የሚተገብረው አመክንዮ C = A ⋅ B {\\displaystyle C=A\\cdot B} ነው ማለት ነው። የመጀመሪያው ምልክት እሚያሳየው ሁለት ማብሪያ ማጥፊያዎችን ሲሆን፣ ሁለቱም ማብሪያ ማጥፊያወች አንድ ላይ ካልበሩ ኤሌክትሪክ እንደምያስተላልፉ መገንዘቡ ይህ ዑደት የአምክንዮ-እናን እንደሚተገበር ያስረዳል። የ እና-ሆኅት ከኆኅተ ኢእና ወይም ከኆኅተ ኢወይም ሊሰራ ይችላል። ለምሳሌ ከኢ-እና እንዲህ ይሰራል፦ የእና ኆኅት ብዙ ጊዜ የሚሰራው ከ N-channel ወይም or P-channel MOSFETች ነው።"} {"id": "34922", "contents": "በኤሌክትሪክ አስተላላፊ ብረቶች ውስጥ የሚጓዘው ኤሌክትሪክ ጅረት በአይን ስለማይታይ ብዙ ጊዜ ጸባዩን ለማወቅ አስቸጋሪ ይሆናል። የመጀመሪያዎቹ የኤሌክትሪክ ፍሰት ተመራማሪዎች ኤሌክትሪክ ፍሰትን ይረዱት የነበረው በቱቦ ውስጥ በሚፈስ ውሃ ወይም ፈሳሽ ነገር ተምሳሌትነት ነበር። በዚህ ብቻ ሳይበቁ እራሱ ኤሌክትሪክ ፈሳሽ ነገር ነው ይሉ ነበር። በአሁኑ ጊዜ ያ ግንዛቤ ስህተት መሆኑ የተረጋገጠ ቢሆንም የፈሳሽ ዝውውር አሁን ድረስ ለኤሌክትሪክ ፍሰት ተምሳሌትነት ያገለግላል። በዚህ መንገድ ንጥር (አብስትራክት) የሆኑ የሚመስሉን የኤሌክትሪክ አካላት ና እነሱን አጠናቅሮ የያዘን ዑደት ለመረዳት ያገለግላል። ሆኖም እንደማንኛውም ተምሳሌት (አናሎጂ) ዋናውን ተክተው ሊሰሩ ስለማይችሉ ጥንቃቄ ማድረግ ተገቢ ነው። ሽቦዎች የኤሌክትሪክ ሽቦ በውሃ በተመላ ቱቦ ይመሰላል። በዚህ ጊዜ ቱቦው ከዳርና ከዳር በክዳን እንደተገጠመ ማሰብ ጥሩ ነው። የሽቦውን አንድ ጫፍ ከኤሌክትሪክ ዑደት ጋር ማያያዝ፣ አንዱን የቱቦ ግጣም በመክፍተ ኬሌላ ቱቦ ጋር በማጋጠም ይመሰላል። ምክናቱም ውሃም ሆኔ ኤሌክትርኩ ስለማይዘዋወሩ የትም አይሄዱምና። ኤሌክትሪክ እምቅ አቅም በፈሳሽ ጫና ይመሰላል። ኤሌክትሪክ እምቅ አቅም ልዩነት (ቮልቴጅ) በሁለት ነጥቦች መካከል ባለ የጫና ልዩነት ይመሰላል። ኤሌክትሪክ ቻርጅ በውሃ ብዛት መጠን ይመሰላል። ኤሌክትሪክ ጅረት በስነ ፈሳሽ የፍሰት ይዘት ውድር (ቮልዩም ፍሎው ሬት) ይመሰላል። ማለቱ በየሚፈሰው ውሃ ይዘት መጠን በጊዜ ውስጥ ሲለካ። ቮልቴጅ ምንጭ በአንድ ቋሚ ጫና የሚሰራ የውሃ ፓምፕ። ጅረት ምንጭ ምንጌዜም በቋሚ ፍጥነት ውሃ የሚገፋ ፓምፕ (ፓዚቲቭ ዲስፕሌስመንት ፓምፕ)"} {"id": "16395", "contents": "መቐለ ዩኒቨርስቲ ኢትዮጵያ ውስጥ በትግራይ ክልል መቐለ ከተማ የሚገኝ የከፍተኛ ትምህርት ተቋም ነው። (ይህ ትምህርት ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "45319", "contents": "ኤስቶንኛ (eesti keel ኤስቲ/) በኤስቶኒያ የሚነገር የፊኖ-ኡግሪክ ቋንቋዎች ቤተሠብ ቋንቋ ነው። የኤስቶንኛ ውክፔዲያ አለ! (ይህ ቋንቋ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "18807", "contents": "ሃሪ ትሩመን (እንግሊዝኛ: Harry S. Truman) የአሜሪካ ሠላሳ ሦስተኛ ፕሬዝዳንት ነበሩ። ፕረዝዳንቱ ሥልጣን ላይ የወጡት እ.አ.አ. በ1945 ሲሆን በስልጣን ዘመናቸው ምክትል ፕሬዝዳንት ሁነው የተሾሙት አልበን ባርክሊ ናቸው። ፕሬዝዳንቱ የዴሞክራቲክ ፓርቲ አባል የነበሩ ሲሆን ከሥልጣን የወረዱት እ.አ.አ. በ1953 ነበር። የአሜሪካ ፕሬዚዳንት የአሜሪካ ፕሬዝዳንቶች ዝርዝር (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "48814", "contents": "ፕርንስ ኤድወርድ አይለንድ በካናዳ የሚገኝ ክፍላገር ነው። ዋና ከተማው ሻርለታውን ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "47519", "contents": "ጆርጅ ፍሪድሪክ ሃንደል (ጀርመንኛ፦ Georg Friedrich Händel፣ እንግሊዝኛ፦ George Frideric Handel 1678-1751) የጀርመን በኋላም የኢንግላንድ ኦፔራ አቀነባባሪ ነበር። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "49867", "contents": "ረጨት ወይም ጋላክሲ በጠፈር ውስጥ እጅግ ብዙ ከዋክብት በስበት ሃይል የተያዘ ቅንባሮ ነው። የኛ ፀሐይ ያለችበት ረጨት «ጥርጊያ» ወይም «የወተት ጎዳና» (ሚልኪ ወይ) ይባላል። «ጋላክሲ» የሚለው ስም በእንግሊዝኛ የተወሰደ ከግሪክኛ γαλαξίας /ጋላክሲያስ/ ማለት «ወተታም» ነው። የበለጠ ለማብራራት ያህል ጋላክሲ ግዙፍ የሆነ በህዋ ውስጥ የሚገኝ በክዋክብት መካከል የሚገኙ አካላት የጋዝ፣ የአባራ፣ የኒትሮን፣ የከዋክብት እና የጭለማ ጉድጋድበራሳቸ ስበት ሃይል የተሳሳቡ አካል ማለት ነው። (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "11819", "contents": "ኮንግ-ፉጸ ወይም ኮንፉክዩስ (ቻይነኛ፦ 孔夫子) 558-487 ዓክልበ. የኖረ ቻይናዊ ፋላስፋ ነበረ። ፍልስፍናውና ትምህርቱ «የኮንግፉጸ ትምህርት» በተለይ በቻይና፣ በኮርያ፣ በጃፓንና በቬትናም አገር ባህሎች ላይ ጥልቅ ያለ ተጽእኖ አሳድሮዋል። በእርሱ ፍልስፍና፣ የግለሰብና የመንግሥት ግብረገብ፣ የኅብረተሠባዊ ግንኙነቶች ትክከለኛነት፣ የወላጆች ክብር፣ ፍርድና ቅንነት ልዩ ትኩረት አገኙ። ኮንግ-ፉጸ በሉ ክፍላገር የተወለደ ሲሆን፣ በክፍላገሩ ውስጥ የፖለቲካ ሰው ነበር። በ509 ዓክልበ. የአንድ ከተማ ከንቲባ ከመሆኑ በኋላ፤ የክፍላገሩ ወንጀል ሚኒስትር ሆነ። ነገር ግን በፖለቲካ ረገድ በሙሉ ስኬታማ አልነበረም። ከክፍላገሩ ሦስት ታላላቅ ኃይለኛ ቤተሠቦች ወገኖች፣ ሁለቱ አምባዎቻቸው እንዲፈርሱ በመጨረሻ ተስማሙ፣ እንጂ ሦስተኛው እምቢ ብሎ ለኮንግ-ፉጸ እቅድ አልተከናወነለትም። ስለዚህ በ505 ዓክልበ. ኮንግ-ፉጸ ከሉ ክፍላገር ሸሽቶ ለጊዜው በስደት ኖረ። ከዚያ እስከ 491 ዓክልበ. ድረስ ወደየክፍላገሩ ቤተ መንግሥት ጎብኝቶ የፖለቲካ ፍልስፍናውን ያስተምር ነበር፤ ሆኖም ሁላቸው ምክሩን ስላላስገቡ ይህ ደግሞ በጣም ስኬታም አልነበረም። በ491 ዓክልበ. ወደ ሉ በክብር ተመልሶ ከዚያ እስከ ዕረፍቱ ድረስ ወይም ለ4 ዓመታት ዕውቀቱን ለ77 ደቃ መዛሙርት (ተማሪዎች) ያስተምር ነበር። ኮንግ-ፉጸ ከዘመኑ በፊት የኖሩ ስድስት ዋና ማስተማርያ መጻሕፍት አቀነባበራቸው። እነዚህም «ስድስቱ ጽሁፎች»፦ የሰነዶች ጽሑፍ (ሻንግሹ) - ከንጉሥ ያው ዘመን (2100 ዓክልበ) ጀምሮ እስከ 635 ዓክልበ."} {"id": "48623", "contents": "የታንግ ሥርወ መንግሥት በቻይና ታሪክ ከ610 እስከ 899 ዓም ድረስ የቆየ ሥርወ መንግሥት ነበረ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "48923", "contents": "ሁ ጂንታው ከ1995 እስከ 2005 ዓም ድረስ የቻይና ሕዝባዊ ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት ነበሩ። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "15664", "contents": "መብረሪያ ስንቅ (እንግሊዝኛ፦ Jet pack /ጄት ፓክ/፣ ወይም Rocket pack /ሮኬት ፓክ/) በጀርባ ላይ ተነግትው አንድን ሰው በአየር ላይ ለማብረር የሚያገለግሉ መሳሪያወችን ያመላክታል። ብዙ ጊዜ ከነዚህ መሳሪያወች ውስጥ ፈትልኮ የሚወጣ እምቅ አየር ወይም አንድ አንድጊዜ ፈሳሽ ውሃ ሲሆን የዚህ ሃይል ተቃራኒ አንድን ሰው እንዲሳፈፍ ያደርጋል። መሳሪያው በ1920ዎቹ የሳይንስ ልቦለዶች የተነበየ ሲሆን በ1960ዎቹ ስራ ላይ ውሏል።"} {"id": "19233", "contents": "ላትቪያ የአለም ባንዲራዎች ሰንደቅ ዓላማ (ይህ ባንዲራዎች ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "18926", "contents": "ቱኒዚያ የአለም ባንዲራዎች ሰንደቅ ዓላማ (ይህ ባንዲራዎች ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "19145", "contents": "አርመኒያ በአውሮጳና እስያ ጠረፍ የሚገኝ ሀገር ነው። አርመኒያ ከ1984 ዓም ጀምሮ ራሱን የቻለ ነፃ አገር ሆኗል። የተባባሪ መንግሥታት አባል ቢሆንም፣ ከአንዱ ሌላ አባል እርሱም ፓኪስታን ዲፕሎማስያዊ ተቀባይነት የለውም። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "16841", "contents": "ይትሪየም (yttrium) የንጥረ ነገሮች ሠንጠረዥ ውስጥ ኬሚካዊ ውክሉ Y ነው። አቶማዊ ቁጥሩም 39 ነው። የጥንተ፡ንጥር ጥናት (ኬሚስትሪ) በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ ይትሪየም የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ። (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "36050", "contents": "ካይኮስ ወንዝ (ጥንታዊ ግሪክኛ፦ Καϊκός፤ ዘመናዊ ቱርክኛ፦ Bakırçay /ባክርጻይ/) በቱርክ አገር የተገኘ ወንዝ ነው።"} {"id": "43919", "contents": "ጋምብሪቪዩስ (ወይም ጋምበር) የጀርመን መምኅር ዮሐንስ አቬንቲኑስ ባሳተመው ዜና መዋዕል ዘንድ፣ የጀርመንና ሳርማትያ ፯ኛው ንጉሥ ነበረ። ከአባቱ ማርሱስ ቀጥሎ ለ44 ዓመታት (ምናልባት 2019-1975 ዓክልበ. ግድም) ነገሠ። ኪምብሪ የተባለው ጀርመናዊ ነገድ ከርሱ እንደ ተወለዱ ይላል። የሮሜ ጸሀፍት ታኪቱስና ስትራቦን «ጋምብሪቪ» ወይም «ጋማብሪቪ» የተባለ ጎሣ ይጠቅሳሉ። አኒዩስ ዴ ቪቴርቦም ያሳተመው ጽሑፍ እንዳለው፤ ጋምብሪቪዩስ «የአውሬ አመል» ነበረው። አቬንቲኑስ እንደ ጻፈው፣ በጋምብሪቪዩስ ዘመን ኦሲሪስ አፒስ ከጣልያን ተነሥቶ ወደ አገሩ ወደ ግብጽ ተመለሠ። ከጊዜ በኋላ ግን ኦሲሪስ በወንድሙ በቲፎን ተገደለ። የኦሲሪስ ልጅ ሄርኩሌስ ሊቢኩስ ያን ጊዜ የአባቱን ቂም በቅሎ ቲፎንን ገደለ። ከዚያ በኋላ ሄርኩሌስ በአውሮፓ ዞሮ የጊጋንቴስ (ኩሬቴስ) ወገን ከየአገሩ ያስወጣ ነበር። ይህ ሄርኩሌስ የጋምብሪቪዩስ ሴት ልጅ አራክሳን አግብቶ አራት አለቆች ወለደችለት፦ ቱስኩስ (በኋላ የጣልያን ንጉሥ የሆነው)፣ ትንሹ ስኩቴስ፣ አጋጡርሲስ፣ ፔውኪንገር፣ ጉጦ። በተጨማሪ በጋምብሪቪዩስ ዘመን፣ ከአሁኑ ፈረንሳይና እስፓንያ አገራት መካከል በተገኙት ፒሬኔ ተራሮች ላይ ታላቅ ቃጥሎ እንደ ተከሠተ ይለናል። ጋምብሪቪዩስ በልጁ ሷይቩስ ተከተለ። በአንድ ትውፊት ንጉሥ ጋምብሪቪዩስ የቢራ መጥመቅን አስተማረ። ይህን ዕውቀት ከኦሲሪስና ከኢሲስ ተምሮ ነበር። ስለዚህ ጋምብሪቪዩስ በዚህ አፈ ታሪክ የመጥመቅ አባት እንደ ሆነ ይቆጠራል። በዚህ ትውፊት አብዛኛው ጊዜ ስሙ «ጋምብሪኑስ» (Gambrinus) ይጻፋል። ሆኖም አሁን ስለ «ጋምብሪኑስ» መታወቂያና ትርጉም አዳዲስ ተረቶች ወይም ሃሳቦች ተነስተዋል። በተረቶቹ ብዙ ጊዜ «የፍላንደርስ ንጉሥ» ወይም «የብራባንት ንጉሥ» (የአሁን ሆላንድ አካባቢ) ይባላል። በሌላ ምንጭ ዘንድ ጋምብሪቪዩስ ካምብሬ (በአሁኑ ፈረንሳይ) እና ሃምቡርግ (በአሁኑ ጀርመን) ከተሞች የሠራ ነው። ^ [1]"} {"id": "32414", "contents": "ዘ ቢትልስ (እንግሊዝኛ፦ The Beatles) በሊቨርፑል፣ እንግሊዝ የተመሠረተ እጅግ ስመ ጥሩ የሆነ የሮክ ሙዚቃ ቡድን ነበረ። ዘፋኞቹ ጆርጅ ሀሪሰን፣ ጆን ሌኖን፣ ፖል መካርትኒ ፣ አና ርንጎ ስታር ነበሩ። ደግሞ ይዩ፡ ብጫ ሱማራ - የቢተልስ 1968 እ.ኤ.አ. ሳይከደሊክ ካርቶን ፊልም"} {"id": "48384", "contents": "የመቶ ዓመታት ጦርነት የተባለው እንዲያውም ሦስት ቅጥልጥል ጦርነቶች ሲሆኑ ከ1329 እና 1445 ዓም. መካከል ከእንግላንድ ነገሥታትና ከፈረንሳይ ነገሥታት ሥራዊቶች መካከል ተዋጉ። በሦስቱም ጦርነቶች መካከል ሁለት ሰላማዊ ፋታ ዘመኖች ነበሩ። 1ኛው - ከ1329 እስከ 1353 ዓም ድረስ 2ኛው - ከ1361 እስከ 1381 ዓም ድረስ 3ኛው - ከ1407 እስከ 1445 ዓም ድረስ (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "47680", "contents": "ሳንታ ፌ (እንግሊዝኛ፦ Santa Fe) የኒው ሜክሲኮ አሜሪካ ከተማ ነው። በ1602 ዓ.ም. አካባቢ በስፓኒሾች ተመሠረተ።"} {"id": "47655", "contents": "ኮኮነት ዘምባባ Cocos nucifera በዘምባባ አስተኔ ውስጥ የሆነ ዛፍ ዝርያ ሲሆን የተወቀ ፍሬው ደግሞ «ኮኮነት» ይባላል። ስሙ «ኮኮነት» በአለም ልሳናት ከፖርቱጊዝኛ coco «ጭንቅላት» ሲሆን፣ ድሮ በአረብኛው ስም جوز هندي /ጀውዝ ሕንዲ/ («የሕንድ ገውዝ») ይታወቅ ነበር።"} {"id": "7913", "contents": "1 January 211 - 29 August 211 እ.ኤ.ኣ. = 203 ዓ.ም. 30 August 211 - 31 December 211 እ.ኤ.ኣ. = 204 ዓ.ም."} {"id": "7927", "contents": "1 January 204 - 28 August 204 እ.ኤ.ኣ. = 196 ዓ.ም. 29 August 204 - 31 December 204 እ.ኤ.ኣ. = 197 ዓ.ም."} {"id": "7929", "contents": "1 January 203 - 29 August 203 እ.ኤ.ኣ. = 195 ዓ.ም. 30 August 203 - 31 December 203 እ.ኤ.ኣ. = 196 ዓ.ም."} {"id": "7909", "contents": "1 January 224 - 28 August 224 እ.ኤ.ኣ. = 216 ዓ.ም. 29 August 224 - 31 December 224 እ.ኤ.ኣ. = 217 ዓ.ም."} {"id": "7873", "contents": "1 January 242 - 28 August 242 እ.ኤ.ኣ. = 234 ዓ.ም. 29 August 242 - 31 December 242 እ.ኤ.ኣ. = 235 ዓ.ም."} {"id": "4332", "contents": "1 January 215 - 29 August 215 እ.ኤ.ኣ. = 207 ዓ.ም. 30 August 215 - 31 December 215 እ.ኤ.ኣ. = 208 ዓ.ም."} {"id": "7881", "contents": "1 January 238 - 28 August 238 እ.ኤ.ኣ. = 230 ዓ.ም. 29 August 238 - 31 December 238 እ.ኤ.ኣ. = 231 ዓ.ም."} {"id": "4326", "contents": "1 January 218 - 28 August 218 እ.ኤ.ኣ. = 210 ዓ.ም. 29 August 218 - 31 December 218 እ.ኤ.ኣ. = 211 ዓ.ም."} {"id": "7951", "contents": "1 January 192 - 27 August 192 እ.ኤ.ኣ. = 184 ዓ.ም. 28 August 192 - 31 December 192 እ.ኤ.ኣ. = 185 ዓ.ም."} {"id": "7957", "contents": "1 January 189 - 27 August 189 እ.ኤ.ኣ. = 181 ዓ.ም. 28 August 189 - 31 December 189 እ.ኤ.ኣ. = 182 ዓ.ም."} {"id": "7941", "contents": "1 January 197 - 27 August 197 እ.ኤ.ኣ. = 189 ዓ.ም. 28 August 197 - 31 December 197 እ.ኤ.ኣ. = 190 ዓ.ም."} {"id": "7975", "contents": "1 January 180 - 27 August 180 እ.ኤ.ኣ. = 172 ዓ.ም. 28 August 180 - 31 December 180 እ.ኤ.ኣ. = 173 ዓ.ም."} {"id": "7997", "contents": "1 January 169 - 27 August 169 እ.ኤ.ኣ. = 161 ዓ.ም. 28 August 169 - 31 December 169 እ.ኤ.ኣ. = 162 ዓ.ም."} {"id": "2558", "contents": "አልባንያ አንዶራ ኦስትሪያ ቤላሩስ ቤልጅግ ቦስንያ ቡልጋሪያ ክሮኤሽያ ቆጵሮስ ቸኪያ ዴንማርክ ኤስቶኒያ ፊንላንድ ፈረንሣይ (ፈረን.) ጀርመን ግሪክ ሀንጋሪ አይስላንድ አየርላንድ ጣልያ (ጣል.) (ጣል.) ላትቪያ ሊክ. ሊትዌኒያ ሉክ. መቄዶንያ ማልታ ሞልዶቫ ሞናኮ ሞንቴ. ሆላንድ ኖርዌይ ፖላንድ ፖርቱጋል ሮማንያ ሩሲያ ሩስያ ሳንማሪኖ ሰርቢያ ስሎቫኪያ ስሎ. እስፓንያ ስዊድን ስዊስ ቱርክ ዩክሬን ዩናይትድ ኪንግደም ቫቲካን አድርያቲክ ባሕር አርክቲክ ውቅያኖስ ባልቲክ ባሕር የባረንትስ ባሕር የቢስካይ ባሕር ጥቁር ባሕር የቄልጥ ባሕር የዴንማርክ ወሽመጥ የግሪንላንድ ባሕር የጋዲስ ወሽመጥ ሜድትራኒያን ባሕር ስሜን አትላንቲክ ውቅያኖስ ስሜን ባሕር የኖርዌይ ባሕር የጂብራልታር ወሽመጥ ● ● ● ● ● ● ● ● ● ● ● ● ● Evropa / Europa / Europe"} {"id": "42523", "contents": "ማርሻል ደሴቶች በሰላማዊ ውቅያኖስ የሚገኝ የደሴቶች አገር ነው። ዋና ከተማው ማጁሮ ነው። ^ Annual official estimate (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "46687", "contents": "ሰስካቸወን በካናዳ የሚገኝ ክፍላገር ነው። ዋና ከተማው ረጃይና ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "34363", "contents": "የኪርኮፍ ጅረት ህግ በኤሌክትሪክ ፍሰት ውስጥ ካሉ ወሳኝ ህጎች ውስጥ አንዱ ነው። (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "46662", "contents": "ራይንላንት-ፕፋልጽ (ጀርመንኛ፦ Rheinland-Pfalz) የጀርመን ክፍላገር ነው። መቀመጫው ማይንጽ ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "2709", "contents": "አሞራ መንገድ ጠራጊ ወፍ በተለይ የአውሬ በድን የሚበላ ነው። አሞራዎች በማናቸውም አህጉር ላይ ሲገኙ በአንታርክቲካ ወይም በፓሲፊክ ደሴቶች ላይ ግን አይገኙም። ከአሞሮች ብዙዎቹ ከላባ መላጣ የሆነ ራስ ይኖራቸዋል። ምክንያቱ ባለ-ላባ ራስ በየጊዜ በደም ተቀብቶ ለማጽዳት ያስቸግረው እንደ ነበር ይመስላል። ከዚያ በላይ በወንዝ ውስጥ በቀላሉ ለማጽዳት ያስችለዋል። አሞራዎች በ2 ክፍሎች ይገኛሉ። በአፍሪካ በእስያና በአውሮፓ የሚገኘው አሞራ ወገን ከጭላት፣ ንሥር፣ ጭልፊት፣ ጥምብ አንሣ ጋር በጭላት አስተኔ ውስጥ ይከተታል። በድን ለማግኘት የሚቻላቸው በማየት ብቻ ነው። በአዲስ አለም (አሜሪካዎች) የሚገኙት አሞሮች ሌላ ወገን ናቸው። እነሱ መብል የሚያገኙ በማሽተት ነው።"} {"id": "46380", "contents": "ሃይሉ ሻውል የምህንድስና ባለሙያ ናቸው። በፖለቲካ ተሳትፏቸው የመኢአድ አመራርና የቅንጅት ሊቅምንበር በመሆን አገልግለዋል። ቅንጅት ከፈረሰ በኋላ ግን፣ የፖለቲካ ተሳትፏቸውም ቀንሷል። ደሞክራሲ ናፋቂ ነን ይበሉ እንጂ ፊውዳላዊ ዘይቤ እንዳላቸው ይታማሉ። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) Hailu shawil was born in 1936 Addis Abeba Ethiopia. He was well known by his Kinijit CUD party Chairman and His party was seriously damged and defeted the ruling party EPRDF by 2005 election and he expected for Ethiopian Prime minister position. However it was not happen becouse of EPRDF refuse the result and by in his own party some members reactionaries...He is seen as a National hero by most of ethiopian ppl. Hailu was dead in 2007by natural couse..."} {"id": "46089", "contents": "ሚስተር ቢን (Mr. Bean) የዩናይትድ ኪንግደም ቴሌቪዥን ተከታታይ ነው።"} {"id": "47346", "contents": "የቻይና ቀለብቶና መንገድ እቅድ ወይም በሙሉ «የሐር መንገድ ምጣኔ ሀብት ቀለብቶና የ21ኛው ክፍለ ዘመን ባህራዊ ሓር መንገድ» የቻይና ሕዝባዊ ሪፐብሊክ ያመነጨው የእስያ፣ አውሮፓና አፍሪካ ምጣኔ ሀብቶች በየብስም ሆነ በባሕር ላይ ለማጠናከር ያለው እቅዱ ነው። በዚህ እቅደ በዋናነት የተፈጸመው ሥራ የቻይና መንግሥት ከፓኪስታን አንዱን ወደብ፣ ጓደር ወደብን በመከራየቱ ነው። ይህም ባለፈው ዘመን ቻይና ሆንግ ኮንግን ለዩናይትድ ኪንግደም፣ ማካውን ለፖርቱጋል ወዘተ. ለመቶ ዓመታት ያህል እንደ ማከራየቱ ነው።"} {"id": "23202", "contents": "ቤተ መርቆሬዎስ ቅዱስ ላሊበላ ካሳነጻቸው አስራ አንዱ አብያተ ክርስቲያናት አንዱ ነው። ቤት ከርስቲያኑ በቅዱስ መርቆሬዎስ ስም ከመሰየሙ በፊት የፍትህ አግልግሎት ይሰጥበት እንደንበር አሁን የተገኙ መረጃወች ይጠቁማሉ። ከነዚህ መረጃወች መካከል የእግር ብረቶች ቋሚ ምስክር ናቸው። ህንጻው ልበዙ ጊዜ ፈርሶ የነበር ሲሆን የአካባቢው ህዝብ በ1982 በአደረገው የገንዘብ ማሰባበሰብና መልሶ መገንባት ስራ፣ ታቦቱ እንደገና ወጥቶ ከነበረበት ቤተ አማኑኤል እንደገና ሊገባ ችሏል። ቤተ መስቀል ቤተ ሚካኤል ቤተ ጎለጎታ ቤተ ማርያም ቤተ ደናግል ቤተ መድኃኔ ዓለም ቤተ አማኑኤል ቤተ መርቆሬዎስ ቤተ ገብርኤል ወሩፋኤል ቤተ አባ ሊባኖስ ቤተ ጊዮርጊስ"} {"id": "32586", "contents": "አኩርጋል የላጋሽ ንጉሥ ኡር-ናንሼ ልጅና ተከታይ ነበረ። ዘመኑ ከ2284 እስከ 2254 ዓክልበ. ግድም ሲሆን የኡማ ንጉሥ ኡሽ ትንሽ መሬት ከላጋሽ በግፍ ያዘ። የአኩርጋል ልጅ ኤአናቱም ተከተለው።"} {"id": "32466", "contents": "ቢታንያ (ግሪክ፦ Βιθυνία /ቢጡኒያ/) በስሜን-ምዕራብ አናቶሊያ (የአሁኑ ቱርክ አገር) የተገኘ አገር ነበር። ከ305 ዓክልበ. እስከ 82 ዓክልበ. ድረስ የራሱ ንጉሥ ነበረው። ቢጡናውያን (Βιθυνοί) እና ጡናውያን (Θυνοί) ከጥራክያ የፈለሱ ጥራክያውያን ነገዶች ነበሩ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "5063", "contents": "1 January 1631 - 8 September 1631 እ.ኤ.ኣ. = 1623 ዓ.ም. 9 September 1631 - 31 December 1631 እ.ኤ.ኣ. = 1624 ዓ.ም."} {"id": "36502", "contents": "የ2010 እ.ኤ.አ. ፊፋ የዓለም ዋንጫ ምድብ ኤፍ ከሰኔ ፯ እስከ ሰኔ ፲፯ ቀን ፳፻፪ ዓ.ም. ተካሄዷል። በዚህ ምድብ ውስጥ የፓራጓይ፣ ስሎቫኪያ፣ ኢጣልያ እና ኒው ዚላንድ ቡድኖች ነበሩ። ሁሉም ሰዓታት በደቡብ አፍሪቃ ሰዓት (UTC+2) ናቸው። ^ ሀ ለ ሐ መ ሠ ረ ሰ ሸ ቀ በ ተ ቸ ኀ ነ ኘ አ ከ ኸ ወ ዐ ዘ ዠ የ ደ ጀ ገ ጠ ጨ ጰ ጸ \"(እንግሊዝኛ) 2010 FIFA World Cup South Africa Match Appointments\" (PDF). FIFA.com. Fédération Internationale de Football Association. Archived from the original on ሰኔ ፳፰ ቀን ፳፻፪ ዓ.ም.. በሰኔ ፲፰ ቀን ፳፻፪ ዓ.ም. የተወሰደ. ^ ሀ ለ \"(እንግሊዝኛ) Tactical Line-up – Group F – Italy-Paraguay\" (PDF). FIFA.com. Fédération Internationale de Football Association. Archived from the original on ሰኔ ፯ ቀን ፳፻፪ ዓ.ም.. በሰኔ ፯ ቀን ፳፻፪ ዓ.ም. የተወሰደ. ^ ሀ ለ \"(እንግሊዝኛ) Tactical Line-up – Group F – New Zealand-Slovakia\" (PDF). FIFA.com. Fédération Internationale de Football Association. Archived from the original on ሰኔ ፳፭ ቀን ፳፻፪ ዓ.ም.."} {"id": "36765", "contents": "የ2010 እ.ኤ.አ. ፊፋ የዓለም ዋንጫ ምድብ ኤች ከሰኔ ፱ እስከ ሰኔ ፲፰ ቀን ፳፻፪ ዓ.ም. ተካሄዷል። በዚህ ምድብ ውስጥ የእስፓንያ፣ ስዊዘርላንድ፣ ሆንዱራስ እና ቺሌ ቡድኖች ነበሩ። ሁሉም ሰዓታት በደቡብ አፍሪቃ ሰዓት (UTC+2) ናቸው። ^ ሀ ለ ሐ መ ሠ ረ ሰ ሸ ቀ በ \"(እንግሊዝኛ) Referee designations for matches 1-16\" (PDF). FIFA.com. Fédération Internationale de Football Association. Archived from the original on ሰኔ ፳፰ ቀን ፳፻፪ ዓ.ም.. በግንቦት ፳፰ ቀን ፳፻፪ ዓ.ም. የተወሰደ. ^ ሀ ለ \"(እንግሊዝኛ) Tactical Line-up – Group H – Honduras-Chile\" (PDF). FIFA.com. Fédération Internationale de Football Association. በሰኔ ፱ ቀን ፳፻፪ ዓ.ም. የተወሰደ. ^ ለዚህ ጨዋታ ዋና አሰልጣኝ ሬይናልዶ ሩዌዳ በረዳት አሰልጣኝ አሌክሲስ ሜንዶዛ ተተክተው ነበር። ^ ሀ ለ \"(እንግሊዝኛ) Tactical Line-up – Group H – Spain-Switzerland\" (PDF). FIFA.com. Fédération Internationale de Football Association. በሰኔ ፱ ቀን ፳፻፪ ዓ.ም. የተወሰደ. ^ ሀ ለ \"(እንግሊዝኛ) Tactical Line-up – Group H – Chile-Switzerland\" (PDF). FIFA.com. Fédération Internationale de Football Association."} {"id": "37618", "contents": "ቡታን በእስያ ውስጥ የሚገኝ አገር ሲሆን ዋና ከተማው ቲምቡ ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "11926", "contents": "ሬሞን ፑዋንካሬ (1905-1912) (በ ፈረንሳይኛ ፡ Raymond Poincaré) 10ኛ የፈረንሣይ ፕሬዚዳንት ነበሩ።"} {"id": "45021", "contents": "ማርቲን ሉጠር (ጀርመንኛ፦ Martin Luther)(1476-1538 ዓም) የጀርመን መኖኩሴና የፕሮቴስታንት ንቅናቄ መሪ ነበር። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) : ይህ ፡ አጭር ፡ ሃይማኖት ፡ ነክ ፡ ጽሑፍ ፡ መሠረት ፡ ወይም ፡ መዋቅር ፡ ነው። እርስዎ ፡ ሊያስፋፉት ፡ ይችላሉ!"} {"id": "51198", "contents": "ኢሊያ ዳግማዊ (ጆርጂያኛ ილია II) እንዲሁም በቋንቋ ፊደል የተጻፈው ኢሊያ ወይም ኤልያስ (እ.ኤ.አ. ጥር 4 ቀን 1933 ተወለደ) የጆርጂያው ካቶሊኮስ ፓትርያርክ እና የጆርጂያው ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን መንፈሳዊ መሪ ናቸው ፡፡ የመላው የጆርጂያ ካቶሊኮስ ፓትርያርክ ፣ የምጽህታ-ትብሊሲ ሊቀ ጳጳስ እና የቢችቪንታ እና የ Tskhum-Abkhazia ሜትሮፖሊታን ኤhopስ ቆ officiallyስ ፣ የቅዱስነታቸው እና የብፁዕነታቸው ኢሊያ II በይፋ ተቀርፀዋል ፡፡"} {"id": "4823", "contents": "1 January 1751 - 9 September 1751 እ.ኤ.ኣ. = 1743 ዓ.ም. 10 September 1751 - 31 December 1751 እ.ኤ.ኣ. = 1744 ዓ.ም."} {"id": "19202", "contents": "ኢኳዶር የአለም ባንዲራዎች ሰንደቅ ዓላማ (ይህ ባንዲራዎች ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "18906", "contents": "ጣልያን የአለም ባንዲራዎች ሰንደቅ ዓላማ (ይህ ባንዲራዎች ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "18754", "contents": "ኢድጋር ሳልተስ (እ.አ.አ. ከ1855 – 1921) ታዋቂ አሜሪካዊ ደራሲ ነው። በዋናነት እንግሊዝኛ: Mr.Incoul's Misadventure በተሰኘው ስራው ይታወቃል። ‎የአሜሪካዊ ደራሲያን ዝርዝር (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "19010", "contents": "የ2010 እ.ኤ.አ. ፊፋ የዓለም ዋንጫ ምድብ ኤ ከሰኔ ፬ እስከ ሰኔ ፲፭ ቀን ፳፻፪ ዓ.ም. ተካሄዷል። በዚህ ምድብ ውስጥ የሜክሲኮ፣ ደቡብ አፍሪቃ፣ ኡራጓይ እና ፈረንሳይ ቡድኖች ነበሩ። ሁሉም ሰዓታት በደቡብ አፍሪቃ ሰዓት ናቸው። ^ ሀ ለ ሐ መ ሠ ረ ሰ ሸ ቀ በ ተ ቸ ኀ ነ ኘ አ ከ ኸ ወ ዐ ዘ ዠ የ ደ ጀ ገ ጠ ጨ ጰ ጸ (እንግሊዝኛ) \"2010 FIFA World Cup South Africa Match Appointments\" (PDF). FIFA.com. Fédération Internationale de Football Association (24 June 2010). በ25 June 2010 የተወሰደ. ^ ሀ ለ ሐ መ (እንግሊዝኛ) \"Tactical Line-up – Group A – South Africa-Mexico\" (PDF). FIFA.com. Fédération Internationale de Football Association (11 June 2010). በ13 June 2010 የተወሰደ. ^ ሀ ለ ሐ መ (እንግሊዝኛ)\"Tactical Line-up – Group A – Uruguay-France\" (PDF). FIFA.com. Fédération Internationale de Football Association (12 June 2010). በ13 June 2010 የተወሰደ. ^ ሀ ለ \"(እንግሊዝኛ) Tactical Line-up – Group A – South Africa-Uruguay\" (PDF)."} {"id": "19161", "contents": "ቤልጅግ የአለም ባንዲራዎች ሰንደቅ ዓላማ (ይህ ባንዲራዎች ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "19186", "contents": "ጋቦን የአለም ባንዲራዎች ሰንደቅ ዓላማ (ይህ ባንዲራዎች ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "18370", "contents": "መጽሐፈ ዕዝራ ሱቱኤል በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተከርስቲያን መጽሐፍ ቅዱስ ከብሉይ መጻሕፍት የሚፈረጅ ነው። ለማንበብ እታች ይጫኑ።"} {"id": "10236", "contents": "የኮምፕዩተር ሞኒተር ሁለት ሊከፈል ይችላል። 1.ሲአርቲ ሞኒተር 2.ኤልሲዲ ሞኒተር"} {"id": "18650", "contents": "ኤንትሬና (እስፓንኛ፦ Entrena) የእስፓንያ መንደር ነው። 42°23′ ሰሜን ኬክሮስ እና 2°32′ ምዕራብ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል። ሮማውያን በዙሪያው ሠፍረው ላ ዴሄሳ የተባለ መንደር ነበር። በ750 ዓ.ም. ግድም የአስቱርያስ ንጉሥ 1 አልፎንሶ መንደሩን ከእስላሞች ያዘ። በ1036 ዓ.ም. አንቴሌና ተብሎ ይመዘገባል። በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ Category:Entrena የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ።"} {"id": "13574", "contents": "ጎሳዬ ተስፋዬ የኢትዮጵያ ታዋቂ ድምጻዊ ሲሆን ብዙ ዘመናዊ የሙዚቃ ስራወችን በማቅረብ ይታወቃል። የስራ ዝርዝር"} {"id": "18354", "contents": "ፓዶስክ (በመስኮብኛ Подо́льск)ሩሲያ የምትገኝ የሞስኮ ኦብላስት ክፍለ ሃገር አውራጃ የሆነቸው ፖዶስኪ ግዛት ዋና ከተማ ናት። ከሞስኮ ኦብላስት ከተማወች ሁሉ ታላቋ ስትሆን በከተማይቱ 179 ሺህ በላይ ህዝብ አሁን ይኖራል። ፖዶስክ ከተማ የተቆረቆረው ድሮ ፖዶል ተብሎ ከሚታወቅ መንደር ሲሆን እስከ 18ኛው ክፍለዘመን መገባደጃ ሞስኮ ይገኝ የነበረው ዳኒሎቭ ደብር ርስት ነበር። በ1791 የሩሲያዋ ዳግማዊ ካትሪን አዳዲስ ከተሞችንና ክፍለ ሃገሮችን በአጠቃላይ ሩሲያ በምትፈጥርበትና አስተዳዳሪወችን በምትሾምበት ወቅት ፖዶስክን በከተማ ደረጃ እውቅና ሰጠች። ከ1917ቱ የሩሲያ አብዮት በፊት ፖድስክ በኢንደስትሪ ከበለጸጉ የሩሲያ ከተሞች ቀደምት ተርታ ነበር። የልብስ ስፌት ማሽን የሚያመርተው ሲንገር ፋብሪካ በዚሁ ወቅት በከተማው ተሰማርቶ ነበር። በ ሶሺያሊዝም (ሶቪየት) ዘመን ፖዶስክ እንዲሁ የከባድ ኢንድስትሪወች ማዕከል ነበር። ወደ 70 የሚጠጉ ኢንደስትሪወች በከተማው የነበሩ ሲሆን አብላጫው የከተማዋ ነዋሪ በኒሁ ኢንደርስትሪወች በመቀጠረ ኑሮውን ይመራ ነበር። በ1992ዓ.ም. ታላቅ የጦር ሰራዊት ሰፈር ከከተማዋ .07 miles ርቆ የተመሰረተ ሲሆን የሚመራውም በኢጎር ሚኒን ነው። የ[ሩሲያ መከላከያ ሚኒስትር ማዕከላዊ ቤተ መዛግብት]] የሚገኘውም በዚሁ በፖድስክ ነው። ህንጻ 1930፣ ፖዶስክ ፖዶስክ ዱብሮቪስ ቤተከርስቲያን የፖዶስክ ከተማ፣ ከአየር ላይ ሞስኮ ኦብላስትና የፓዶስክ ከተማ ካርታ"} {"id": "19282", "contents": "ሞገዶች እንቅፋት ሲያጋጥማቸው፣ በእንቅፋቱ ዙርያ የመጠምዘም ባህርይ ያሳያሉ። ከዚህ በተጻራሪ የዕለት ተለት ተመክሯችን እንደሚያረጋግጥልን ብርሃን በቀጥተኛ መንገድ እንደሚጓዝ ነው። ነገር ግን በጥንቃቄ ስናስተውል ይሄ ሙሉ በሙሉ እውነት ሆኖ አናገኘውም። ለምሳሌ ያንድን ቁስ ጥላ ስንመረመር ከሁለት አይነት ጥላወች እንደተሰራ እንረዳለን። ። አንደኛው ክፍል በጣም ጭለማ ሲሆን፣ ሌላው ብዙ ሳይጨልም ደብዘዝ ያለ ሆኖ እናገኛለን። ብርሃን በቀጥታ መንገድ ከተጓዘ ለምን ሁለት አይነት ጥላ ሊኖር ቻለ? ስለሆነም ብርሃን ምንጊዜም በቀጥታ መንገድ አይጓዝም። ይልቁኑ የብርሃን ጨረር ስል የሆነ ጠርዝ ሲያጋጥመው ወይም ጠባብ ክፍተት ውስጥ ሲገባ ይጎብጣል። ይህ ኩነት የብርሃን መወላገድ ይሰኛል። በጠባብ ቀዳዳዎች አጮልቀን ስንመለከት ነገሮች ተንጋደው የሚታዩት ስለዚህ ምክንያት ነው።"} {"id": "19290", "contents": "ኔዘርላንድ የአለም ባንዲራዎች ሰንደቅ ዓላማ (ይህ ባንዲራዎች ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "19698", "contents": "ሊትጎው (እንግሊዝኛ: Lithgow, New South Wales) አውስትራልያ ውስጥ የሚገኝ ከተማ ነው። የአውስትራልያ ከተሞች ዝርዝር አውስትራልያ"} {"id": "37978", "contents": "ሴንት ፒተርስበርግ ( ሩሲያኛ : Санкт-Петербург, ቲር. ሳንክት-ፒተርበርግ, አይፒኤ: [ˈsankt pʲɪtʲɪrˈburk]፣ ቀደም ሲል ፔትሮግራድ (1914-1924) እና በኋላም ሌኒንግራድ (1924-1991) በሩሲያ ውስጥ ሁለተኛዋ ከተማ ነች። በኔቫ ወንዝ ላይ በባልቲክ ባህር ላይ የፊንላንድ ባሕረ ሰላጤ ራስጌ ላይ፣ ወደ 5.4 ሚሊዮን የሚጠጉ ነዋሪዎች ይኖሩታል። የባልቲክ ባህር፣እንዲሁም ከ1ሚሊዮን በላይ ነዋሪዎች ያላት የአለም ሰሜናዊ ጫፍ ከተማ ነች።የሩሲያ ኢምፔሪያል ዋና ከተማ እና ታሪካዊ ስትራቴጂካዊ ወደብ እንደመሆኗ መጠን የምትተዳደረው እንደ ፌደራል ከተማ ነው። ከተማዋ የተመሰረተችው በታላቁ ጻር ጴጥሮስ በግንቦት 27 ቀን 1703 የስዊድን ምሽግ በተያዘበት ቦታ ላይ ሲሆን የተሰየመችው በሐዋርያው ​​ቅዱስ ጴጥሮስ ነው። ሴንት ፒተርስበርግ በታሪክ እና በባህል ከሩሲያ ግዛት መወለድ እና ሩሲያ ወደ ዘመናዊ ታሪክ እንደ አውሮፓ ታላቅ ሀይል ከመግባቷ ጋር የተያያዘ ነው። ከ 1713 እስከ 1918 (እ.ኤ.አ. በ 1728 እና በ 1730 መካከል ለአጭር ጊዜ በሞስኮ ተተክቷል) የሩሲያ የ Tsardom ዋና ከተማ እና ተከታዩ የሩሲያ ኢምፓየር ዋና ከተማ ሆና አገልግላለች ። በ1917 ከጥቅምት አብዮት በኋላ ቦልሼቪኮች መንግሥታቸውን ወደ ሞስኮ አዛወሩ። ሴንት ፒተርስበርግ \"የሩሲያ የባህል ዋና ከተማ\" በመባል ትታወቃለች እና በ 2018 ከ 15 ሚሊዮን በላይ ቱሪስቶችን ተቀብላለች። ይህ የሩሲያ እና አውሮፓ አስፈላጊ የኢኮኖሚ ፣ የሳይንስ ፣ የባህል እና የቱሪዝም ማዕከል ተደርጎ ይወሰዳል። በዘመናችን ከተማዋ \"የሰሜናዊ ካፒታል\" የሚል ቅጽል ስም ያላት ሲሆን ለአንዳንድ የፌደራል መንግስት አካላት እንደ የሩሲያ ሕገ-መንግሥታዊ ፍርድ ቤት እና የሩሲያ ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት ሄራልዲክ ካውንስል መኖሪያ ሆና ያገለግላል."} {"id": "19578", "contents": "ነገር ከግቡ ጋሻ ከእንግቡ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "19361", "contents": "ሚያዝያ ፳፰፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪፻፴፰ኛው ዕለት ሲሆን፤ የፀደይ (በልግ)ወቅት ፴፫ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፻፳፰ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፻፳፯ ቀናት ይቀራሉ። ፲፱፻፷፫ ዓ/ም - የኢትዮጵያ አየር መንገድ ፳፭ኛ የልደት በዐሉን አከበረ።"} {"id": "19618", "contents": "የትንቢት ቀጠሮ በደራሲ ከበደ ሚካኤልየተደረሰ የቴያትር መጽሐፍ ነው። ለሁለተኛ ጊዜ በ ፲፱፻፶፱ ዓ.ም. ታተመ። ^ Thanks to: Lapsley/Brooks Foundation @ good-amharic-books.com"} {"id": "11210", "contents": "ተምር (ሮማይስጥ፦ Phoenix dactylifera) ከዘምባባ አስተኔ የሆነ የዛፍ ዝርያና ከዚሁ ዛፍ የወጣው ፍራፍሬ ነው። ተምር ከዛፍ የመጣ ተፈጥሮአዊ ከረሜላ ስለሚመስል፣ ከጥንት ጀምሮ በተለይ በመካከለኛው ምሥራቅ አገሮች ተወድቷል። የተምር ዘምባቦች - ሞሮኮ የተምር ዘምባቦች - ሞሮኮ ተምር በዛፍ ላይ ሲፈራ የተምር አይነት (ኅድራዊ) የተምር አይነት (መጁል) የተምር ሸያጭ - ኩወይት የዓለም ተምር ውጤት - 2012"} {"id": "8528", "contents": "አና አኽማቶቫ (1881-1959 ዓም) የሩስያ ጸሐፊ ነበሩ። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "47604", "contents": "ሐለብ የሶርያ ጥንታዊ ከተማ ነው። በብዙ አውሮፓዊ ቋንቋዎች ሐለብ «አሌፖ» በመባል ይታወቃል። ሐለብ መጀመርያ የሚጠቀሰው በኤብላ ጽላቶች (2127-2074 ዓክልበ. ግ.) «ሐለም» ተብሎ ሲሆን ነው። በብዙ ሊቃውንት ዘንድ ለኤብላ መንግሥት ጥገኛ የሆነው የአርሚ መንግሥት መቀመጫ ነበር። የአካድ ንጉሥ ናራም-ሲን ደግሞ ኤብላ ሲያጠፋ (2038 ዓክልበ. ግድም) አርማኑምን የተባለ ሀገር ደግሞ እንዳጠፋ ዘገበ፤ የአርማኑም መታወቂያ ከአርሚም ሆነ ከሐለብ ጋራ አጠያያቂ ሆኗል። ከባቢሎን መጀመርያ መንግሥት ዘመን (ከ1807-1507 ዓክልበ.) ጀምሮ የከተማ መጠሪያ እንደ ዛሬ «ሐለብ» በመባል ታወቀ። የያምኻድ አሞራዊ መንግሥት ዋና ከተማ ሆነ፤ ይህም የኬጥያውያን መንግሥት ንጉስ 1 ሙርሲሊ በ1507 ዓክልበ ያሕል ያምኻድን እስካሸነፈው ድረስ ቀረ። ሆኖም ከያምኻድ መንግሥት ውድቀት ቀጥሎ ሐለብ እንደ ነጻ ከተማ-አገር እስከ 1480 ዓክልበ. ያህል የሚታኒ መንግሥት እስከ ያዘው ድረስ ቆየ። በኋላ ከተማው እንደገና ለኬጥያውያን (1350 ዓክልበ. ግ.)፣ ለአሦር መንግሥት (1186 ዓክልበ) ተገዥነት ወደቀ። ምናልባት 1050-900 ዓክልበ. «ዋሊስቲን» ወይም «ፓለስቲን»፣ ከ900-750 ዓክልበ. «ቢት አጉሢ» የተባለ ነጻ መንግሥት ውስጥ ነበር። በ748 ዓክልበ."} {"id": "31674", "contents": "(ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "47421", "contents": "ታላቁ ፕዮትር (1664-1717 ዓም) ወይም 1 ፕዮትር ከ1674 እስከ 1714 ዓም. ድረስ የመስኮብ ግዛት፣ ከ1714 እስከ 1717 ዓም ድረስ የሩስያ ግዛት ፃር (ንጉሥ) ነበሩ። ከ1714 ዓም አስቀድሞ የንጉሡ ማዕረግ «ፃር» (ከሮማይስጥ ቄሣር) ሆኖ ነበር፤ በ1714 ዓም ፃሩ 1 ፕዮትር በይፋዊ ዐዋጅ ማዕረጉን ከ«ፃር» ወደ ሮማይስጡ «ኢምፔራቶር» (ንጉሰ ነገስት) ቀየረው። ከ1539 እስከ 1714 ዓም ድረስ ሀገሩ «የመስኮብ ግዛት» ወይንም «የሩስያ ግዛት» ሲባል፣ «ግዛት» የሚለው ሩስኛ ቃል በትክክል «ፃርነት»ን አመለከተ፤ ከ1714 ዓም ወዲኅ ግን «ግዛት» የሚለው ሩስኛ ቃል በትክክል «ኢምፔሪያ» (የንጉሠ ነገሥት መንግሥት) ሆነ። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "21074", "contents": "የሚመክተው ጋሻ የሚጠጋበት ዋሻ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሚመክተው ጋሻ የሚጠጋበት ዋሻ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21250", "contents": "የምትጠባ ጥጃ አትጮህም የማይደርሱበትን አያኩም የአማርኛ ምሳሌ ነው። የምትጠባ ጥጃ አትጮህም የማይደርሱበትን አያኩም የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20930", "contents": "ዝንብ ካይን ጭራ ከዘባን የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዝንብ ካይን ጭራ ከዘባን የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21082", "contents": "\"የሚሰርቅ ሰው አደራ ቢያስቀምጡት እጅ ይነሳል\" የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20802", "contents": "ውጣ ያለው ብር ግርግዳ ሲፍቅ ያድራል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ውጣ ያለው ብር ግርግዳ ሲፍቅ ያድራል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20826", "contents": "ዘመድና መድሀኒት በተቸገረ ቀን ይፈለጋል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዘመድና መድሀኒት በተቸገረ ቀን ይፈለጋል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21226", "contents": "የሜዳ ንስንሱን የቤት ጉስጉሱን የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሜዳ ንስንሱን የቤት ጉስጉሱን የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20866", "contents": "ዘጠኝም ቢታለብ ለኔ ያው ገሌ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዘጠኝም ቢታለብ ለኔ ያው ገሌ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20962", "contents": "የሆድ ምቀኛ አፍ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሆድ ምቀኛ አፍ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20770", "contents": "ውሀ በለዘብታ ድንጋይ ይፈነቅላል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ውሀ በለዘብታ ድንጋይ ይፈነቅላል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21186", "contents": "የማይመለስ ማር ሹመኛ ይበደረዋል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የማይመለስ ማር ሹመኛ ይበደረዋል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "20754", "contents": "ወፍጮና ሴት መቼም አይሞላለት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ወፍጮና ሴት መቼም አይሞላለት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21090", "contents": "የሚስት ዘመድ የማር እንጎቻ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሚስት ዘመድ የማር እንጎቻ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "44214", "contents": "ሚሼል ባቼሌት የቺሌ ፕሬዚዳንት ናቸው።"} {"id": "10280", "contents": ""} {"id": "21274", "contents": "የሞኝ ቄስ ጸሎት ዘወትር አቡነ ዘበሰማያት የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሞኝ ቄስ ጸሎት ዘወትር አቡነ ዘበሰማያት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21714", "contents": "ያሞላቀቁት ልጅ አይሆንም ወዳጅ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያሞላቀቁት ልጅ አይሆንም ወዳጅ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21522", "contents": "የፈቷት ሴት ያጠቡት ወጪት የወጡበት ቤት አንድ ናቸው የአማርኛ ምሳሌ ነው። የፈቷት ሴት ያጠቡት ወጪት የወጡበት ቤት አንድ ናቸው የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21578", "contents": "ያለ ባለቤቱ አይነድም እሳቱ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያለ ባለቤቱ አይነድም እሳቱ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21418", "contents": "የእናት ልጅ ቢጣላ እውነት ይመስላል ለሌላ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የእናት ልጅ ቢጣላ እውነት ይመስላል ለሌላ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21658", "contents": "ያልተቀጣ ልጅ ያልታጠበ እጅ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተቀጣ ልጅ ያልታጠበ እጅ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21386", "contents": "የነቶሎ ቶሎ ቤት በሊዝ ተሸጠ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የነቶሎ ቶሎ ቤት በሊዝ ተሸጠ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21674", "contents": "ያልነበረ ያፈርሳል ቀዳዳ ያፈሳል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልነበረ ያፈርሳል ቀዳዳ ያፈሳል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21354", "contents": "የባልቴት ወብራ የክረምት ብራ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የባልቴት ወብራ የክረምት ብራ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21402", "contents": "የአሳ ግማቱ ከወደ አናቱ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የአሳ ግማቱ ከወደ አናቱ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21506", "contents": "የፈረሰኛ ማቅ ለባሽ የሴት ትምባሆ ቀማሽ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የፈረሰኛ ማቅ ለባሽ የሴት ትምባሆ ቀማሽ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21514", "contents": "የፈሰሰ አይታፈስ የሞተ አይመለስ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የፈሰሰ አይታፈስ የሞተ አይመለስ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21346", "contents": "የበላችው ያገሳታል በላይ በላዩ ያጎርሳታል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የበላችው ያገሳታል በላይ በላዩ ያጎርሳታል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "1969", "contents": "ይህ መጣጥፍ ስለ ሀገሩ ነው። ለኢሲን ንጉሥ (1749-47 ዓክልበ.)፣ ዛምቢያ (የኢሲን ንጉሥ) ይዩ። የዛምቢያ ሪፐብሊክ በደቡባዊ አፍሪቃ የምትገኝ ወደብ-የለሽ ክርስቲያን ሀገር ናት። ከሰሜን በኮንጎ ዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ፣ ከሰሜን-ምሥራቅ በታንዛኒያ፣ ከምሥራቅ በማላዊ፣ ከደቡብ በሞዛምቢክ፣ ዚምባብዌ፣ ቦትስዋናና ናሚቢያ እና ከምዕራብ በአንጎላ ትዋሰናለች። የቀድሞ ስሟ ሰሜናዊ ሮዴዢያ ሲሆን ያሁን ስሟ ከዛምቤዚ ወንዝ ነው የመጣው። ^ United Nations Statistics Division. \"Population by sex, rate of population increase, surface area and density\" (PDF). በ2007-11-09 የተወሰደ.(እንግሊዝኛ) ^ Department of Economic and Social Affairs Population Division (2009) (PDF). World Population Prospects, Table A.1. 2008 revision. United Nations. http://www.un.org/esa/population/publications/wpp2008/wpp2008_text_tables.pdf በ2009-03-12 የተቃኘ. (እንግሊዝኛ) ^ Central Statistical Office, Government of Zambia. \"Population size, growth and composition\" (PDF). በ2007-11-09 የተወሰደ.(እንግሊዝኛ)"} {"id": "49064", "contents": "ኢንጉሼቲያ በሩሲያ ውስጥ የሚገኝ ክፍላገር («ሪፐብሊክ») ነው።"} {"id": "22162", "contents": "ዶሮ ልጆቹዋን ይዛ ጓሮ ለጓሮ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዶሮ ልጆቹዋን ይዛ ጓሮ ለጓሮ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22082", "contents": "ድሀ በጉልበቱ ባለጸጋ በሀ ብቱ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ድሀ በጉልበቱ ባለጸጋ በሀ ብቱ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21890", "contents": "ይሆናል ብዬ ጎሽ ጠመድኩ የማይሆን ቢሆን ፈትቼ ሰደድኩ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ይሆናል ብዬ ጎሽ ጠመድኩ የማይሆን ቢሆን ፈትቼ ሰደድኩ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21858", "contents": "ያገርህ ልጅ ብታገባት ሚስትህ ብትፈታት እትህ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያገርህ ልጅ ብታገባት ሚስትህ ብትፈታት እትህ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22146", "contents": "ድንኳን ገልጦ ዙፋን አጊጦ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ድንኳን ገልጦ ዙፋን አጊጦ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21842", "contents": "ያደፈ በእንዶድ የጎለደፈ በሞረድ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያደፈ በእንዶድ የጎለደፈ በሞረድ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "21850", "contents": "ያገር ልማት የገበሬ ሀብት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያገር ልማት የገበሬ ሀብት የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22130", "contents": "ድርብርብ እንደ ደጋ ንብ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ድርብርብ እንደ ደጋ ንብ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22058", "contents": "ዳገት ሲወጡ ጥግ ጥጉን ዳቦ ሲበሉ ልብ ልቡን የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዳገት ሲወጡ ጥግ ጥጉን ዳቦ ሲበሉ ልብ ልቡን የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "22154", "contents": "ድንጋይ ወርዶ እዘብጥ ያርፋል ያገኘው ይተርፋል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ድንጋይ ወርዶ እዘብጥ ያርፋል ያገኘው ይተርፋል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "13117", "contents": "ጥቁር የቀለም አይነት ሲሆን የሁሉ አይነት ቀለሞችን አለመኖር የሚያሳይ ነው። ስለዚህ የሞገድ ርዝመት የለውም። (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "21778", "contents": "ያንበሳ ልመና ጋማ ይዞ የቄስ ልመና አናዞ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያንበሳ ልመና ጋማ ይዞ የቄስ ልመና አናዞ የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "11349", "contents": "የዶን ወንዝ (ሩስኛ፦ Дон) በሩሲያ የሚገኝ ዋና ወንዝ ነው። መነሻው ኖቮሞስኮቭስክ በሚባለው ከተማ ሲሆን እስከ አዞቭ ባሕር ድረስ የፈስሳል። በጥንታዊ ዘመን አገሩ እስኩቴስ በተባለው ጊዜ ግሪኮች ወንዙን «ጣናይስ» አሉት። የግሪክ ነጋዴዎች ጣናይስ የተባለ ቅኝ ከተማም በአፉ መሠረቱ። ከ1722 ዓ.ም. አስቀድሞ ይህ ወንዝ የአውሮፓና የእስያ ጥንታዊ ጠረፍ ሆኖ ይቆጠር ነበር። በዚያን አመት የአውሮፓ ጠረፍ እስከ ኡራል ወንዝ እንዲዘረጋ የሚል ሀሣብ ለመጀመርያ ጊዜ ቀረበ። በመጽሐፈ ኩፋሌ መሠረት (9፡2፣ 6፣ 13) ከምሥራቁ ጫፍ («ራፋ») ጀምሮ በአዞቭ («ሜአት» ወይም «ሜኦት») ባሕር ወዳለው እስከ አፉ ድረስ፣ ይህ ወንዝ («ጤና ወንዝ» ተብሎ) ከኖኅ ልጆች ከሴምና ከያፌት ርስቶች መካከል የሆነው ጠረፍ ይሠራል። ጠረፉም ከዚያ ከምሥራቁ ጫፍ ቀጥታ ወደ ምሥራቅ ይሄዳል። በኩፋሌ 9፡21 ደግሞ፣ ከምሥራቁ ነጥብ እስከ መነሻው ድረስ ከዚያም ቀጥታ ወደ ስሜን የሆነ መስመር ከያፌት ልጆች ከጋሜርና ከማጎግ ርስቶች መካከል የሆነው ጠረፍ ነበር። ይህ በተለይ በአራማይስጥ ትርጉም ይታያል። በሀንጋሪ አፈ ታሪክ ዘንድ፣ ወንድማማች ሁኖርና ማጎር በዚህ ሸለቆ አዳኞች ሆነው ኖሩ። ^ Europe: A History, by Nirman Davies, p. 8"} {"id": "47475", "contents": "ቭልሄልም ረንትገን (ጀርመንኛ፦ Wilhelm Röntgen 1837-1915 ዓም)የጀርመን ፊዚሲስት ነበሩ። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "46088", "contents": "ስኖው ዋይት (በእንግሊዝኛ Snow White ወይም Princess Snow White) የዲዝኒ ባለታሪክ ነች።"} {"id": "18679", "contents": "ዳንኤል ሃንድለር (እ.አ.አ. 1970) ታዋቂ አሜሪካዊ ደራሲ ነው። በዋናነት እንግሊዝኛ: Watch Your Mouth በተሰኘው ስራው ይታወቃል። ‎የአሜሪካዊ ደራሲያን ዝርዝር (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "2482", "contents": "ይህን ታሪክ የጸፍው ግለሰብ የመንግስት ሀይለማሪያ ቀንደኛ ደጋፊ እንደሆነ ከፁሁፉ አንጸር መርዳት አያዳግትም ትክክለኛውን ታሪክ ከምንጭ ጋር እንደሚያስተካክልው ተስፍ አደርጋለሁ። መንግስቱ ኃይለማሪያም በግንቦት 27 በ1929 እ.ኤ.አ. በአዲስ አበባ ተወለዱ። አባታቸው ሃምሳዓለቃ ሃይለማሪአም ወልዴ፣ እናታቸው ብዙነሽ ተሰማ ነበሩ የአሁኑ መንግስት እና ብዙ የምእራባውያን መንግስታት እሱን እንደ ኮሚኒስት ተኮር አምባገነን አድርገው የሚቆጥሩት ሲሆን የቀድሞው አምባገነን ሮበርት ሙጋቤ የጥገኝነት ጥያቄውን ከተቀበሉ ወዲህ ወደዚምባብዌ ተሰዷል ፡፡ ምንም እንኳን መንግስት እንደዚህ ያሉ ክሶችን በተደጋጋሚ ቢክድም በ 2006 (2008) በኢትዮጵያ አዲስ አበባ ፍ / ቤት በዘር ማጥፋት ወንጀል ተከሷል ፡፡ ሆኖም በሰብዓዊ መብት ጥሰት ወንጀል እንዲከሰስ በሄግ አልተከሰሰም ፡፡ ኮሎኔል መንግስቱ ኃይለ ማርያም' ከ1966 እስከ 1983 ዓ.ም. (1974 እስከ 1991 እ.ኤ.አ.) ለ17 ዓመታት የኢትዮጵያ መሪ ነበሩ። ወደ ስልጣን የወጡት በደርግ ወታደራዊ መፈንቅለ መንግስት ንጉሠ ነገሥቱን ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴን በመገልበጥ ሲሆን የአብዮቱ መሪ ሆነው ከቆዩ በኋላ በመለስ ዜናዊ በሚመራው በኢሓዴግ ሽምቅ ተዋጊ ቡድን እና በአሜሪካው የቀድሞው የሲአይኤ ዳሪክተር ሃርማንኮህ እርዳታ በ1983ዓ.ም ከስልጣን ተወገዱ። በአሁኑ የሀገሩ መንግስት እና በአብዛኞቹ የምዕራባውያን አገራት የኮሚኒስት አምባገነን ተደርጎ ፣ ይህ መፈንቅለመንግስት በሲአይኤ ስውር ዘዴ የተከናወነ ሲሆን የህወሓትና የሻእብያው መሪ ከሱዳን በቦይን 777 ከቀድሞው ከሲአይኤ ዳሪክተር ከ ሃርማንኮህ ጋር ታጅበው አዲስ አበባ ገብተዋል። ይህነው የኮሎኔል መንግሰቱ ኃይለማርያም የመንግሰቱ ግልበጣ ሳቦታጅ!!"} {"id": "3934", "contents": "ዓባይ ማለት የናይል ወንዝ ታላቁ ገባር ወንዝ ሲሆን መነሻው ኢትዮጵያ ነው። አባይ 70 በመቶ የሚሆነው የሀገሪቱን ወንዞች የውሃ ድርሽ ሲይዝ አጠቃላይ የውሃድርሻውም ቢሆን 50 በመቶ የሚጠጋ ነው። በኢትዮጵያ ከዓባይ ውጭ ያሉት ወንዞች ድምር ድርሻ 30 በመቶ ነው። ስለዚህ አባይ ለግብጽና ሱዳን ዋና የውሃ ምንጭ እንደሆነው ሁሉ ለኢትዮጵያም ዓባይ ወሳኝ ወንዟ ነው ማለት ይቻላል። በአሁኑ ወቅትም ኢትዮጵያ የአባይን ውሃ ፍትሃዊ በሆነ መልኩ አባይ ለሚያቋርጣቸው አገራት እንዲደርስ የተለያዩ ጥረቶችን እያደረገች ትገኛለች። በ2011 እ.ኤ.አ. የመጀመሪያ አጋማሽ ላይ፦ ኢትዮጵያ ሌሎቹን የአባይ ተፋሰስ ሃገሮች በማይጎዳ መልክ በአግባቡ የተቀየሰውን \"ታላቁ የሕዳሴ ግድብ\" ተብሎ የተሰየመውን 5250 ሜጋዋት የሚያመነጭ የኃይል ማመንጫ ጣቢያ ግንባታ መጀመሯን በይፋ አስታውቃለች። ይህ ግድብ የሚገነባው በውጭ የሃብታም ሃገሮች የገንዘብ እርዳታ ሳይሆን በራሷ ሕዝቦች የገንዘብ መዋጮ መሆኑን በተለያዩ አጋጣሚወች እየተገለፀ ነው።"} {"id": "44179", "contents": "ሴይር ተራራ (ዕብራይስጥ፦ הַר-שֵׂעִיר /ሀር-ሠዒር/) ከሞት ባሕርና አቃባህ ወሽመጥ መካከል ያለው ተራራማ አገር ነው። ይህ የኤዶምያስ ደቡብ-ምሥራቅ ጠረፍ ከይሁዳህ ጋር ነበረ። ምናልባትም ከዚያ በፊት የግብጽ ጠረፍ በከነዓን ይሆናል። ሴይር ተራራ ስሙን ከ«ሖሪው ሴይር» አገኘ። የሖራውያን ጎሣ መታወቂያ ወይም ተወላጅነት በመጽሐፍ ቅዱስ ባይሰጥም፣ የዚህ ሴይር ልጅ ፅብዖን ደግሞ ኤዊያዊ በመባሉ (ዘፍጥ. ፴፮) የከነዓን ዘር ይመስላል። በዘፍጥረት ፲፬፡፮ የኮሎዶጎምርና አምራፌል ሠራዊት አገራቸውን መቱ። በኋላ ግን የዔሳው ልጆች (ኤዶማውያን) በሖራውያን ላይ ድል አድርገው ከሴይር ምድር አባረሯቸው (ዘዳግም ፪)። ከዚህ በኋላ «ሴይር ተራራ» በመጽሐፍ ቅዱስ የእዶምያስ ምድር መጠሪያ ሆነ። (ዘፍጥ ፴፪፣ ፴፫፤ ኢያሱ ፳፬፤ ፩ ዜና መዋዕል ፬፤ ፪ ዜና መዋዕል ፳፤ ኢሳይያስ ፳፩፤ ሕዝቅኤል ፳፭፣ ፴፭።) ሴይር ደግሞ በግብፅ መዝገቦች ከ3 አመንሆተፕ ዘመን (1388 ዓክልበ. ግ.) ታውቋል። በሶለብ ቤተ መቅደስ #፺፩ «ሴይር በሻሱ ምድር» (ታ-ሻሱ ሰዐር) ይዘርዝራል። «ሻሱ» በግብጽኛ የደቡብ ከነዓን አካባቢ መጠሪያ ነበር።"} {"id": "7985", "contents": "1 January 175 - 28 August 175 እ.ኤ.ኣ. = 167 ዓ.ም. 29 August 175 - 31 December 175 እ.ኤ.ኣ. = 168 ዓ.ም."} {"id": "8047", "contents": "1 January 145 - 27 August 145 እ.ኤ.ኣ. = 137 ዓ.ም. 28 August 145 - 31 December 145 እ.ኤ.ኣ. = 138 ዓ.ም."} {"id": "8038", "contents": "1 January 149 - 27 August 149 እ.ኤ.ኣ. = 141 ዓ.ም. 28 August 149 - 31 December 149 እ.ኤ.ኣ. = 142 ዓ.ም."} {"id": "8014", "contents": "1 January 161 - 27 August 161 እ.ኤ.ኣ. = 153 ዓ.ም. 28 August 161 - 31 December 161 እ.ኤ.ኣ. = 154 ዓ.ም."} {"id": "8032", "contents": "1 January 152 - 27 August 152 እ.ኤ.ኣ. = 144 ዓ.ም. 28 August 152 - 31 December 152 እ.ኤ.ኣ. = 145 ዓ.ም."} {"id": "8065", "contents": "1 January 136 - 27 August 136 እ.ኤ.ኣ. = 128 ዓ.ም. 28 August 136 - 31 December 136 እ.ኤ.ኣ. = 129 ዓ.ም."} {"id": "8109", "contents": "1 January 114 - 27 August 114 እ.ኤ.ኣ. = 106 ዓ.ም. 28 August 114 - 31 December 114 እ.ኤ.ኣ. = 107 ዓ.ም."} {"id": "46317", "contents": "በርናርድ \"በርኒ\" ሳንደርስ (ተወለደ በእ.ኤ.አ. ሴፕቴምበር 8 1941) አሜሪካዊ ፖለቲከኛ እና የቬርሞንት ጁኒየር ሴናተር ነው። ለእ.ኤ.አ 2016ቱ የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚደንታዊ ምርጫ የዴሞክራቲክ ፓርቲን በመወከል የሚወዳደር እጩ ነበር። ከእ.ኤ.አ. 2015 ጀምሮ ዴሞክራት የሆነው በርኒ ሳንደርስ ፥ በአሜሪካ ኮንግረስ ታሪክ ውስጥ ለረጅም ጊዜ ያገለለ ግላዊ ፖለቲከኛ ነው። ከዴሞክራቶች ጋር ኅብረት ማድረጉ በኮሚቴ ሥራዎች ላይ ሥልጣን እንዲኖረው አድርጎ ነበር ፤ ይህም አንዳንዴ ዴሞክራቶችን አብላጫነት ሰጥቶአቸዋል። ሳንደርስ በእ.ኤ.አ. ጃኑዋሪ 2015 ላይ በሴኔት በጀት ኮሜቴ ውስጥ ራንኪንግ ማይኖሪቲ ሜምበር ሆነ ፤ ከዚያ በፊት የሴኔት የቀድሞ ወታደሮች ጉዳይ ኮሚቴ ውስጥ ሊቀ-መንበር በመሆን ለሁለት ዓመታት አገልግሏል። ራሱን ዴሞክራሲያዊ ሶሻሊስት ብሎ የሚጠራው በርኒ ሳንደርስ የሠራተኞችን መብት እና የኢኮኖሚያዊ እኩልነትን በጽኑ ይደግፋል። ሳንደርስ ተወልዶ ያደገው ብሩክሊን ኒው ዮርክ ከተማ ውስጥ ሲሆን የተመረቀው ደግሞ በእ.ኤ.አ. 1964 ከሺካጎ ዩኒቨርስቲ ነበር። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "48799", "contents": "ልቭ ኤንድ ማዲ (በእንግሊዝኛ: Liv and Maddie፣ \"ልቭና ማዲ\"')፣ በአራተኛውም ዙር ልቭ ኤንድ ማዲ፣ ካሊ ስታይል (በእንግሊዝኛ: Liv and Maddie: Cali Style) ተብሎ፣ ከ19 July 2013 እ.ኤ.አ. እስከ 24 March 2017 እ.ኤ.አ. ድረስ በመጀመርያ በዲዝኒ ቻነል የታየ የአሜሪካዊ አስቂኝ የቴሌቪዥን ተከታታይ ፊልም ነው።"} {"id": "16852", "contents": "ዜኖን (Xenon) የንጥረ ነገሮች ሠንጠረዥ ውስጥ ኬሚካዊ ውክሉ Xe ነው። አቶማዊ ቁጥሩም 54 ነው። የጥንተ፡ንጥር ጥናት (ኬሚስትሪ) በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ ዜኖን የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ። (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "45927", "contents": "ዘ ሲምፕሶንስ (እንግሊዝኛ: The Simpsons) የአሜሪካ አኒሜሽን ቴሌቪዥን ትርዒት ነው። በ2007 እ.ኤ.አ የሲኒማ ፊልም ነበር።"} {"id": "18793", "contents": "ራዘርፎርድ ሄይስ (እንግሊዝኛ: Rutherford B. Hayes) የአሜሪካ አስራ ዘጠነኛ ፕሬዝዳንት ነበሩ። ፕረዝዳንቱ ሥልጣን ላይ የወጡት እ.አ.አ. በ1877 ሲሆን በስልጣን ዘመናቸው ምክትል ፕሬዝዳንት ሁነው የተሾሙት ዊሊያም ዊለር ናቸው። ፕሬዝዳንቱ የዴሞክራቲክ ፓርቲ አባል የነበሩ ሲሆን ከሥልጣን የወረዱት እ.አ.አ. በ1881 ነበር። የአሜሪካ ፕሬዚዳንት የአሜሪካ ፕሬዝዳንቶች ዝርዝር (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "2742", "contents": "ፋህድ ቢን አብዱል አዚዝ አል-ሳውድ (አረብኛ:فهد بن عبد العزيز آل سعود) የሳውዲ አረቢያ ንጉስ እና ጠቅላይ ሚኒስትር ነበሩ። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "46941", "contents": "ኒዌ Niue በፓሲፊክ ውቅያኖስ የሚገኝ የኒው ዚላንድ ራስ-ገዥ ደሴት አገር ነው። ደሴቱ መጀመርያ በኢንግላንድ ተጓዥ ጄምስ ኩክ በ1766 ዓም ተዘገበ። የክርስትና ሰባኪዎች ከ1838 ዓም ጀምሮ ደርሰው የኗሪዎቹ ብዛት የክርስትና ምዕመናን ሆነዋል። መጀመርያው ክርስቲያን ንጉሥ ቱዊ-ቶጋ ከ1867-1879 ነገሠ። በ1881 ዓም የፈረንሳይ ቅኝ አገር እንዳይሆኑ ፈርተው በራሳቸው ልመና በዩናይትድ ኪንግደም ጥብቅና ሥር ገቡ፤ በ1893 ዓም ጥብቅናው ወደ ኒው ዚላንድ ተዛውሮ እስካሁን ድረስ ከኒው ዚላንድ ጋር ተባባሪነት አላቸው። ሕዝቡ ግን ምንጊዜም በተግባር ራስ ገዥ ሆነዋል። ይፋዊ ቋንቋዎች እንግሊዝኛ እና ኒዌኛ ናቸው፤ ብዙዎቹም ኒዌኛ ይናገራሉ። ደሴቱም 14 መንደሮች አሉበት። ትንሽ ኮኮነት፣ ማር፣ ፓፓያ፣ ወዘተ. ለአለም ገበያ ይመረታሉ። የእጅ ሥራዎች፣ ፣ የቴምብር፣ የእግር-ኳስ መፈብረክ፣ የቱሪስም ኢንዱስትሪዎች አሉ። ዛሬ የኒዌ ኗሪዎች ሁሉ (1600 ያህል) ኢንተርኔት አላቸው። ራግቢ ከሁሉ የሚወድ እስፖርት ጨዋታ ነው። ባህላዊ ጭፈራዎች አሉ። ብዙዎቹም በግብርና ሥራ ሲገኙ፣ ለራሳቸው አበሳሰል ካሳቫ፣ ጎደሬ፣ ዳቦ ፍሬ፣ ሙዝ፣ ፓፓያ፣ ኮኮነት፣ ኮቴሃሬ ይመርታሉ። በዋናነት የሚበላው አሣ ነው፣ እንዲሁም ሠርጣንና አሳማ ይበላሉ። በምግብ አሠራሮቹ መካከል፣ «ናኔ ፒያ» ከፖሊኔዥያ አሮውሩትና ከኮኮነት የሚሠራ አጥሚት ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "16126", "contents": "ወንዝ ወደ ውቅያኖስ፣ ሀይቅ ወይም ወደ ባህር የሚያመራ ተፈጥሯዊ የንፁህ ውሀ ተፋሰስ ነው። ከታዋቂ ወንዞች መካከል የሚከተሉትን ይዩ በተጨማሪም ወንዝ ማለት የተለያዩ የዉሃ አካላት ድምር ውጤት ነው።ለምሳሌ የአባይ ወንዝ የተለያዩ ገባር ወንዞች ውጤት ነው ።እንደሚታወቀው አባይ ወንዝ የኢትዮጵያ እንደሆነ ይታወቃል። ቦርከና ወንዝ ኤፍራጥስ ወንዝ አዋሽ ወንዝ ዶን ወንዝ ሚሲሲፒ ወንዝ ርብ ኮንጎ ወንዝ ራይን ወንዝ ጥቁር አባይ ቢጫው ወንዝ አባይ ወንዝ (ናይል) ያንትዜ ወንዝ ማኬንዚ ወንዝ ሏር ወንዝ ጫማ (ወንዝ) ቬኑዝዌላ ቮልጋ ወንዝ አማዞን ወንዝ ዳኑብ ወንዝ ነጭ አባይ"} {"id": "48139", "contents": "ሱማትራ በኢንዶኔዥያ የሚገኝ ታላቅ ደሴት ነው።"} {"id": "8844", "contents": "ኤሪዱ (ወይም ኤሪዱግ / ኡሩዱግ፣ ከሱመርኛ ኤሪ-ዱጋ «ጥሩ ከተማ»)"} {"id": "31713", "contents": "ኤክሲሌስ (ጣልያንኛ፦ Exilles) (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "9952", "contents": "እስያ (/ ˈeɪʒə፣ ˈeɪʃə/ በዋነኛነት በምስራቅ እና ሰሜናዊ ንፍቀ ክበብ የምትገኝ የምድር ትልቁ እና በሕዝብ ብዛት የምትገኝ ናት። የዩራሺያን አህጉራዊ መሬት ከአውሮፓ አህጉር ጋር ትጋራለች፣ እና የአፍሮ-ኢውራሺያ አህጉራዊ መሬት ከአፍሪካ እና አውሮፓ ጋር ትጋራለች። እስያ 44,579,000 ስኩዌር ኪሎ ሜትር (17,212,000 ስኩዌር ማይልስ)፣ ከምድር አጠቃላይ ስፋት 30 በመቶው እና ከምድር አጠቃላይ የገጽታ ስፋት 8.7% ያህሉን ይሸፍናል።ለብዙ የሰው ዘር መኖሪያ የሆነችው አህጉር ከረጅም ጊዜ በፊት የኖረችው የብዙዎቹ የመጀመሪያ ስልጣኔዎች ቦታ፡ 4.7 ቢሊዮን ህዝብዋ ከአለም ህዝብ 60% ገደማ ነው። በአጠቃላይ እስያ በምስራቅ በፓስፊክ ውቅያኖስ፣ በደቡብ በህንድ ውቅያኖስ እና በሰሜን በአርክቲክ ውቅያኖስ የተከበበ ነው። በመካከላቸው ግልጽ የሆነ አካላዊ እና ጂኦግራፊያዊ መለያየት ስለሌለ የእስያ ድንበር ከአውሮፓ ጋር ታሪካዊ እና ባህላዊ ግንባታ ነው። በተወሰነ ደረጃ የዘፈቀደ ነው እና በጥንታዊ ጥንታዊነት ከመጀመሪያው ፅንሰ-ሀሳብ ጀምሮ ተንቀሳቅሷል። የዩራሺያ በሁለት አህጉራት መከፋፈል የምስራቅ - ምዕራብ የባህል፣ የቋንቋ እና የጎሳ ልዩነቶችን ያንፀባርቃል፣ አንዳንዶቹ በሰላማዊ መስመር ሳይሆን በስፔክትረም ይለያያሉ። በብዛት ተቀባይነት ያለው ድንበሮች እስያ ከሱዌዝ ካናል በስተምስራቅ ከአፍሪካ ይለያታል; እና ከቱርክ ስትሬት በስተ ምሥራቅ የኡራል ተራሮች እና የኡራል ወንዝ እና ከካውካሰስ ተራሮች በስተደቡብ እና በካስፒያን እና ጥቁር ባህሮች ከአውሮፓ ይለያሉ."} {"id": "46962", "contents": "ሳን ሆዜ 1 ሚሊዮን ነዋሪ ያላትና በካሊፎርኒያ የምትገኝ የአሜሪካ ከተማ ነች።"} {"id": "42047", "contents": "ኦሃዮ ከአሜሪካ 50 ክፍላገራት 1ዱ ነው።"} {"id": "30914", "contents": "የአለቃ ታየ ጽሑፎች1899 በአለቃ ታየ ተሰብስበው የተደረሱ ቅኔወችን፣ እንቆቅልሾችን፣ ተረትና ምሳሌዎችን፣ እንግዳ ረዣዣም አባባሎችን (ቀልዶችን?) እና አጫጭር ታሪኮችን ያካትታል። ይሄውም የሆነው አለቃ ታየ በአስተማሪነት በጀርመን ዩኒቬርስቲ ውስጥ ተቀጥረው በሚሰሩበት በ1899 ዓ.ም. ነበር። ጽሁፎቹን ወደ ጀረምን ተርጉሞ ያሳተመው ዩጂን ሚቶዊች የተሰኘ ጀረመናዊ ነበር።"} {"id": "31074", "contents": "ኒኑርታ-ቱኩልቲ-አሹር ለአጭር ወራት በ1140 ዓክልበ. ግድም የአሦር ንጉሥ ነበረ። አንድ አመት ከጨረሰ በፊት፣ ወንድሙ ሙታኪል-ኑስኩ በመንፈቅለ መንግስት አባረረውና የአሦርን ዙፋን ያዘበት። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31082", "contents": "አሹር-ቤል-ኒሸሹ ከ1418 እስከ 1409 ዓክልበ. ድረስ ያሕል የአሦር ገዥ ነበረ። ለ9 አመታት እንደ ገዛ በአሦር ነገሥታት ዝርዝር ላይ ተመዘገበ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31154", "contents": "ኖዕል (ኮሪይኛ፦ 노을) በኮርያ ልማዳዊ አፈ ታሪክ በጥንታዊ ኮርያ (ጎጆሰን) የነገሠ ንጉሥ ወይም «ዳንጉን» ነበር። እርሱ ከዳንጉን አሱል መንግሥት ቀጥሎ ገዛ። በጠቅላላ ለ59 ዓመታት (ምናልባት 1735-1676 ዓክልበ.) እንደ ነገሠ ይጻፋል። ከዚያ በኋላ ዶሄ ተከተለው። በ1903 ዓም. በኮሪይኛ የተዘጋጀው ዜና መዋዕል ኋንዳን ጎጊ ስለዚሁ አፈታሪካዊ ዘመን መረጃ ይሰጣል፤ ሆኖም በብዙ የኮርያ መምህሮች ዘንድ ይህ መጽሐፍ እንደ ትክክለኛ ታሪክ አይሆንም። ኖዕል ካደረጋቸው ሥራዎች መካከል ዋና ዋናዎቹ እንዲህ ናቸው፦ 1734 ዓክልበ. ግ. - አውሬዎች መጀመርያ ከለማዳ እንስሶች ጋራ ወደ በረት ተጨመሩ። 1733 ዓክልበ. ግ. - ዳንጉን እራሱ የሕዝቡን ኑሮ ለመመርመር ጉዞ አደረገ፤ ስለ አኗኗራቸውም ጠየቃቸው። ንጉሣዊ ጋሪ ከቤተ መንግሥት ውጭ በቆመ ጊዜ ብዙ ጠቢባን ወደ እርሱ ተሰበሰቡ። 1730 ዓክልበ. ግ. - ትክክለኛ ያልሆኑትን ኹኔታዎች ለመፍታት ከቤተ መንግሥት ውጭ የመንግሥት መሥሪያ ቤት ተመሠረተ። ስለዚህ ከቤተ መንግሥት ሩቅ የኖሩት ሕዝብ ተደሰቱ። 1719 ዓክልበ. ግ. - ከቤተ መንግሥት ምሥራቅ መግቢያ ፲ ሪ (፬ ኪሎሜትር ያህል) አንድ ቡሻይ በምድር አበበ፣ አልጠወለግምና ድንጋዮች አቆሙበት። በሰማያዊ ወንዝ፣ የዩት ጨወታ ሠንተረዥ ትርዒት የሸከመ ኤሊ መንፈስ አለፈ። ፸ ዕንቅብ ወርቅ በባልሄ ባህር ዳር ዙሪያ ተገኘ። 1700 ዓክልበ."} {"id": "30962", "contents": "[[ስዕል:|thumb|300px| 2 መረንሬ]] 2 መረንሬ የግብጽ የቀድሞ ዘመነ መንግሥት ፈርዖን ነበረ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31026", "contents": "1 ኤሪባ-አዳድ ከ1392 እስከ 1366 ዓክልበ. ድረስ ያሕል የአሦር ንጉሥ ነበረ። ለ26 አመታት እንደ ገዛ በአሦር ነገሥታት ዝርዝር ላይ ተመዘገበ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "48838", "contents": "በረሃ ወይም ምድረ በዳ መቸም ብዙ ዝናብ፣ ውሃ ወይም አትክልት የሌለበት በጣም ድርቅና አሸዋማ ሰፊ ሥፍራ ነው። አትክልትም ጥቂት እንደ ሆኑ አብዛኛው አንስሳት ሊኖሩበት አይችሉም።"} {"id": "48391", "contents": "ኦሪት ዘኊልቊ በመጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳንና በኦሪት አራተኛው መጽሐፍ ነው። ሙሴ እብራውያንን ከሲና ልሳነ ምድር እስከ ከነዓን ጠረፍ ድረስ ሲመራቸው ይተርካል። በዚህ ውስጥ ያሉት ሕግጋት ወይም ትአዛዛት በሕገ ሙሴ ውስጥ ይቆጠራሉ። : ይህ ፡ አጭር ፡ ሃይማኖት ፡ ነክ ፡ ጽሑፍ ፡ መሠረት ፡ ወይም ፡ መዋቅር ፡ ነው። እርስዎ ፡ ሊያስፋፉት ፡ ይችላሉ!"} {"id": "30818", "contents": "ነገር ሁሉ በመጀመሪያ ይከብዳል በኋላ እየቀለለ ይሔዳል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ነገር ሁሉ በመጀመሪያ ይከብዳል በኋላ እየቀለለ ይሔዳል የአማርኛ ምሳሌ ነው።"} {"id": "31370", "contents": "ፋኽትና ፋጣኽ በአይርላንድ አፈ ታሪክ ከ27 እስከ 11 ዓክልበ. ድረስ የአየርላንድ ከፍተኛ ነጉሥ ነበር። የአይርላንድ ታሪኮች እንዳሉት የፋኽትና ዘመን ለ፲፮ ዓመታት ቆየ። የላውድ አቆጣጠሮች (1014 ዓም ተቀነባብሮ) በመከተል፣ ይህ ከ27 እስከ 11 ዓክልበ. ድረስ ይሆናል። (በኋላ የታዩት ታሪኮች ግን ከዚያ በፊት ያደርጉታል።) (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31386", "contents": "'ፍያካ ፊንፎላይድ የ አየርላንድ ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31354", "contents": "'ዶምናል ማክ አይዶ የ አየርላንድ ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "12552", "contents": "ሮዛ ሉዊዝ ማካውሊ ፖርክስ (እ.አ.አ. ከፈኤብሩዋሪ 4፣ 1913 እስከ ኦክቶበር 24፣ 2005) በኋላ የአሜሪካ ኮንግረስ የዘመናዊ የጥቁሮች መብት ንቅናቄ እናት ብሎ የሠየማት (\"The Mother of the Modern-Day Civil Rights Movement\") ብሎ የሠየማት አፍሪካ-አሜሪካዊ የመብት ተከራካሪ ነበረች:: (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "10482", "contents": "ሂለሪ ሮድሃም ክሊንተን የ42ኛው የአሜሪካ ፕሬዚዳንት የነበሩ የፕ/ቢል ክሊንተን ባለቤትና የኒውዮርክ ግዛት ሰናተር ናቸው። ሚስ ክሊንተን በ2008 እ.ኤ.አ. የአሜሪካ ፕሬዚዳንታዊ ቅድመ ምርጫ ተወዳድረው በሌላኛው ዴሞክራቲክ ተመራጭ ባለጋራቸው ተሸንፈው ወጥተዋል። ይሁን እንጂ ከ17 ሚሊዮን በላይ ሕዝብ ስለመረጣቸው በአሜሪካ ቅድመ ምርጫ ታሪክ ታይቶ የማይታወቅ ሕዝብ ብዛት ተብሎላቸዋል።"} {"id": "32050", "contents": "ትሪቶን (ግሪክ፦ Τρίτων) በግሪክ አረመኔ ሃይማኖትና አፈ ታሪክ ዘንድ፣ የውቅያኖስ መልእክተኛ የሆነ አምላክ ነበረ። የፖሠይዶን (የባሕሮች ዋና አምላክ) እና የአምፊትሪቴ ልጅ ይባላል። በትውፊቶቹ እንደሚገለጽ፣ ሰውነቱ ከሆዱ በታች የዓሣ ሲሆን፣ ልዩ የዛጎል ቀንድ ይነፋል። በአንዳንድ የግሪክ ደራሲ እንደ ፒንዳር፣ ሄሮዶቱስ፣ አፖሎኒዮስ ሮዲዮስ፣ ሉኮፍሮንና ዲዮዶሮስ ሲኩሉስ ዘንድ፣ ትሪቶን የሊብያ ንጉሥ ሲሆን መኖርያው በትሪቶኒስ ሀይቅ አጠገብ ተገኘ። በዚሁ ሚና ያሶንና አርጎናውቶች በሚባለው አፈታሪክ ይጫወታል። ጣልያናዊ መኖኩሴ አኒዩስ ዴ ቪቴርቦ ባሳተመው ዜና መዋዕል ዘንድ (1490 ዓ.ም. የታተመ)፣ ትሪቶን ከካም ልጆች አንዱ ሲሆን በናምሩድ 18ኛው አመት በሊብያ ሠፈረና መጀመርያው የሊብያ ንጉሥ ሆነ፤ ከዚያ በቤሉስ 56ኛው አመት ያኑስ ወደ ሊብያ ደረሰና የትሪቶን ልጅ ሃሞን ተከተለው። በዚህ ዜና መዋዕል አቆጣጠር ትሪቶን በሊብያ የነገሠ ምናልባት ከ2410 እስከ 2315 ዓክልበ. ግድም ነበር።"} {"id": "10154", "contents": "የግሪክ ቋንቋ ወይም ግሪክኛ (Ελληνικά /ኤሊኒካ/) ከህንዳዊ-አውሮፓዊ ቋንቋዎች አንዱ ሲሆን የግሪክ (የአገሩ) እንዲሁም የቆጵሮስ መደበኛ ቋንቋ ነው። በጠቅላላ ከ15 ሚሊዮን ሰዎች በላይ ይናገሩበታል። ቀደም ሲል ደግሞ በሜዲቴራኔያን ዙሪያ፣ በምዕራብ እስያና በስሜን አፍሪቃ በሰፊ ይጠቀም ነበር። ግሪክ የተጻፈበት በግሪክ አልፋቤት ነው። ዛሬ በዓለም ዙርያ አብዛኞቹ ፊደሎች በተለይም የላቲን አልፋቤትና የቂርሎስ አልፋቤት የተለሙ ከዚሁ ግሪክ ጽሕፈት ነበር። ግሪኮቹ ደግሞ ሀሣቡን የበደሩ ከፊንቄ አልፋቤት ምናልባት በ1100 ዓክልበ. ገዳማ ነበረ። ከዚያ በፊት (1500-1100 ዓክልበ. ግድም) ከሥነ ቅርስ እንደ ታወቀ ግሪክኛ በፍጹም በሌላ ጽሕፈት «የሚውኬናይ ጽሕፈት» ይጻፍ ነበር። ከመጽሐፍ ቅዱስ፣ አዲስ ኪዳን መጀመርያ በግሪክ ተጽፏል። ሆሜር ሄሮዶቶስ ኮይኔ ግሪክ wikt:Wiktionary:የግሪክኛ ቅድመ-ታሪካዊ አመጣጥ - ሷዴሽ ዝርዝር (ይህ ቋንቋ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "5825", "contents": "1 January 1254 - 4 September 1254 እ.ኤ.ኣ. = 1246 ዓ.ም. 5 September 1254 - 31 December 1254 እ.ኤ.ኣ. = 1247 ዓ.ም."} {"id": "17292", "contents": "ቶማስ ውድሮው ዊልሰን (እንግሊዝኛ: Woodrow Wilson) (ከታኅሣሥ ፳ ቀን ፲፰፻፵፱ እስከ ጥር ፳፭ ቀን ፲፱፻፲፮ ዓ.ም.) ፳፰ኛው የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ነበሩ። በስልጣን ዘመናቸው ምክትል ፕሬዝዳንት ሁነው የተሾሙት ቶማስ ሄንድሪክስ ናቸው። ፕሬዝዳንቱ የዴሞክራቲክ ፓርቲ አባልነበሩ። የአሜሪካ ፕሬዚዳንት የአሜሪካ ፕሬዝዳንቶች ዝርዝር (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "11995", "contents": "ከ ብርሃነ መስቀል ደጀኔ እና ጌታሁን ሽብሩ “ያሠርቱ ምእት፥ የብርዕ ምርት” የተወሰደ ተክለጻድቅ መኩርያ በ፲፱፻፮ ዓ.ም. በተጉለትና ቡልጋ አውራጃ አሳግርት ልዩ ስሙ ሳር አምባ በተባለ ሥፍራ ተወለዱ። ዕድሜያቸው ለትምሕርት ሲደርስ መጀመሪያ ከአባታቸውና ቀጥሎም በአጥቢያቸው ባህላዊውን ትምሕርት እስከቅኔ ያለውን ቀስመዋል። ከዚያም አዲስ አበባ መጥተው አሊያንስ ፍራንሴዝና ተፈሪ መኮንን ትምሕርት ቤት ገብተው የጊዜውን የትምሕርት ደረጃ አጠናቀዋል። ኢጣልያ አገራችንን የወረረች ጊዜም በየካቲት ፲፪ ቀን ፲፱፻፳፱ ዓ.ም. ፍጅት ተይዘው ወደ ሶማሌ ደናኔ ተግዘው ለሦስት ዓመታት ታስረዋል። ከነጻነትም መልስ አገራቸውን በተለያዩ የኃላፊነት ደረጃዎች አገልግለዋል። መጀመሪያ ተቀጥረው ያገለገሉት በትምሕርትና ሥነጥበብ ሚኒስቴር ነበር። እዚያም ሳሉ በአገራችን ሰው የተጻፈ የአገራችን ታሪክ አንድም ባለመኖሩ በቁጭትና በመቆርቆር ነበር ‘መጻፍ አለብኝ’ ብለው በደንብ ከሚታወቀው ከቅርቡ ጊዜ በቅጡ ወደማይታወቀው የሩቁ ዘመን መጻፍ የጀመሩት። የመጀመሪያውን መጽሐፍ “የኢትዮጵያ ታሪክ ከዓፄ ቴዎድሮስ እስከ ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ” የሚለውን በ ፲፱፻፴፰ ዓ.ም. አሳተሙ። ከጫፍ እስከ ጫፍ ጽፈው የመጨረቻውን መጽሐፍ፣ የታሪካችን መጀመሪያ የሚሆነውን “የኢትዮጵያ ታሪክ ኑብያ-አክሱም-ዛጉዬ እስከ ዓፄ ይኩኖ አምላክ ዘመነ መንግሥት” የሚለውን በ፲፱፻፶፩ ዓ.ም. አቅርበዋል። እኒህኑ መጻሕፍት ትምሕርት ሚኒስቴር ታሪክ ለማስተማሪያ በትምሕርት ቤት ተጠቅሞባቸዋል። ተክለጻድቅ ከታሪክ ውጭ የጻፏቸው “የሰው ጠባይና አብሮ የመኖር ዘዴ” እና በሚዮቶሎዢያ (mythology አፈ ታሪክ) ላይ ያተኮረ “ከጣዖት አምልኮ እስከ ክርስትና” የሚሉም መጽሐፎች አሏቸው። ተክለጻድቅ በምድር ባቡር በዋና ጸሐፊነት፥ በቤተ መጻሕፍት ወመዘክር ዋና ሥራ አስኪያጅነት፥ እንዲሁም በፈረንሳይ፥ በእስራኤል፥ በዩጎዝላቪያ በዲፕሎማሲ ሥራ በመጨረሻም የትምሕርትና የባህል ሚኒስቴር ሆነው አግልግለዋል። በፈቃዳቸው ጡረታም ከወጡ በኋላ በምርምር የታገዙ ሦስት ታላላቅ የታሪክ ሥራዎችን አቅርበዋል። ተክለጻድቅ ከረጅም የአገልግሎት ዘመን በኋላ በተወለዱ በ ሰማንያ ስድስት ዓመታቸው ሐምሌ ፲፮ ቀን ፲፱፻፺፪ ዓ.ም. አርፈዋል። የተክለጻድቅን ሥራዎች ዋጋ የምንሰጣቸው ለሚከተሉት ምክንያቶች ነው፦ ታሪክን ከተተበተበበት ልማዳዊ አጻጻፍ ነጻ አውጥተው በሰገላዊ መንገድ መጻፍ በመጀመራቸው አገራዊውን መረጃም ሳይተው በውጭ ቋንቋ በጣልያንኛ፥ በፈረንሳይኛ፥ በእንግሊዝኛ ጭምር ያለውን ሁሉ ተጠቅመው ከስር እስከጫፍ የአገሪቱን ታሪክ በመጻፋቸው እኒህን ሁሉ መጻሕፍት የጻፉት በመደበኛ የቀለም ትምሕርት ቤት ሳይሰለጥኑ፥ በከፍተኛ የመንግሥት ሥራና ኀላፊነት ተጠምደው፥ ያላቸውን የምዝናኛ ጊዜ ሁሉ ሰውተው ቁም ነገር በመሥራታቸው በተለይም ከአሥራ አምሥት ዓመታት በላይ የደከሙበት “የግራኝ አሕመድ ወረራ” የተሰኘው መጽሐፋቸው በመቶ አምሳ አምሥት ምዕራፎችና ስምንት መቶ አርባ ገጾች በጽሑፍ፥ በካርታ፥ በሠንጠረዥ፥ በፎቶግራፍ መረጃዎች ተሞልቶ ሥርዓት ባለው መልክ ታሪኩ ትንትን ተደርጎ የተሠራ ግዙፍ ሥራ በመሆኑ ብርሃነ መስቀል ደጀኔ እና ጌታሁን ሽብሩ፣ “ያሠርቱ ምእት፥ የብርዕ ምርት ክፍል ፩” ፣ ጳጉሜን ፲፱፻፺፱ ዓ.ም. ተክለጻድቅ መኩሪያ"} {"id": "4382", "contents": "1 January 1979 - 11 September 1979 እ.ኤ.ኣ. = 1971 ዓ.ም. 12 September 1979 - 31 December 1979 እ.ኤ.ኣ. = 1972 ዓ.ም."} {"id": "3599", "contents": "ማናማ (አረብኛ፡ المنامة) የባህሬን ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 527,000 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 149,900 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 26°12′ ሰሜን ኬክሮስ እና 50°38′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል። ማናማ ቢያንስ ቢያንስ ከ1337 ዓ.ም. በፊት ነበረ። በ1513 ዓ.ም. ፖርቱጋል ያዘውና በ1594 ዓ.ም. ፋርስ ያዘው።"} {"id": "1569", "contents": ""} {"id": "45646", "contents": "ሕገ ሙሴ በብሉይ ኪዳን ዘንድ ከአስርቱ ቃላት ቀጥሎ ከኦሪት ዘጸአት ፳፩ ጀምሮ የሚገኝ እግዚአብሔር በደብረ ሲና ለሙሴ የገለጸው ሕግ ነው። የእስራኤል ልጆች በዘፈንና በወርቃማ ላም ጣኦት ከተገኙ በኋላ፣ ያህዌ የከበደ ሕግ ሰጣቸው። የሕዝቡ ዘር ለተነበዩ በረከቶች እንዲዘጋጅ፣ ለሙሴ ዘመን የተመጣጠነ ሕግ እንዲሆን፣ የሰው ልጆችን በመቸኰል ሳይሆን በመታገሥ ወደ ሥልጣኔ እንዲያስለምዳቸው፣ ከጎረቤቶቹ ከመስጴጦምያ አገሮች ሕግጋት የተሻሸሉ ብያኔዎች እንደ ወሰነ ሊታይ ይቻላል። ከሕገ ሙሴ (ምናልባት 1661 ዓክልበ. የተገለጠ) አስቀድሞ ከወጡት ሕገጋት በተለይ ተመሳሳይ ኹኔታዎች የቆጠሩት የኡር-ናሙ ሕግጋት (1983 ዓክልበ.)፣ የሊፒት-እሽታር ሕግጋት (1832 ዓክልበ.)፣ የኤሽኑና ሕግጋት (1775 ዓክልበ. ግድም) እና የሃሙራቢ ሕግጋት (1704 ዓክልበ.) ይታወቃሉ። በታሪካዊ ልማዶች ዘንድ፣ የአክሱም መንግሥት ግማሽ ከ950 ዓክልበ."} {"id": "3805", "contents": "ሳን ቶሜ (ፖርቱጊዝ፦ São Tomé) የሳን ቶሜ እና ፕሪንሲፔ ዋና ከተማ ነው። የተመሠረተው በፖርቱጋል በ1477 ዓ.ም. ሲሆን እስከ 1745 ዓ.ም. ድረስና እንደገና ከ1844 ዓ.ም. ጀምሮ የአገሩ ዋና ከተማ ሆኗል። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር በ1998 ዓ.ም. 56,166 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 00°19′ ሰሜን ኬክሮስ እና 06°43′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል።"} {"id": "33726", "contents": "ግንትር ፀሐይ በጣም ሞቃታማ የዛሬዋ ፀሐይ ግንትር ናት።"} {"id": "44527", "contents": "ላንገዶክ-ሩሲዮን (ፈረንሳይኛ፦ Languedoc-Roussillon) እስከ 2008 ዓም ድረስ አስተዳደራዊ ክልል በፈረንሣይ አገር ነበር። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "18789", "contents": "ፍራንክሊን ፒርስ (እንግሊዝኛ: Franklin Pierce) የአሜሪካ አስራ አራተኛ ፕሬዝዳንት ነበሩ። ፕረዝዳንቱ ሥልጣን ላይ የወጡት እ.አ.አ. በ1853 ሲሆን በስልጣን ዘመናቸው ምክትል ፕሬዝዳንት የነበሩት ዊሊያም አር ኪንግ ናቸው። ፕሬዝዳንቱ የዴሞክራቲክ ፓርቲ አባል የነበሩ ሲሆን ከሥልጣን የወረዱት እ.አ.አ. በ1857 ነበር። የአሜሪካ ፕሬዚዳንት የአሜሪካ ፕሬዝዳንቶች ዝርዝር (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "32064", "contents": "ቫይኪንግ የሚባሉት ሰዎች በጥንት ዘመን በሰሜን አውሮፓ ይኖሩ የነበሩ ዘላን እና ጦረኛ ነገዶች ናቸው። ቫይኪንግ የሚባሉት ነገዶች በአሁኑ ዘመን ኖርዌይ፣ ስዊድን፣ ዴንማርክ፣ አይስላንድ እንዲሁም በአንዳንድ አውሮፓውያን አገሮች የሚኖሩ ህዝቦች ቅድመ አያቶች ናቸው። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "4412", "contents": "1 January 1961 - 10 September 1961 እ.ኤ.ኣ. = 1953 ዓ.ም. 11 September 1961 - 31 December 1961 እ.ኤ.ኣ. = 1954 ዓ.ም."} {"id": "47336", "contents": "ፕርሽቲና የኮሶቮ ዋና ከተማ ነው።"} {"id": "43721", "contents": "ዳቢሎስ በአረብኛ ሰይጣን ማለት ነዉ[ዋቢ መጻሕፍት ያስፈልገዋል] : ይህ ፡ አጭር ፡ ሃይማኖት ፡ ነክ ፡ ጽሑፍ ፡ መሠረት ፡ ወይም ፡ መዋቅር ፡ ነው። እርስዎ ፡ ሊያስፋፉት ፡ ይችላሉ!"} {"id": "48445", "contents": "ሳምንት ማለት ሰባት ቅጥልጥል ቀኖች ነው። በአንድ አመት ውስጥ 52 ሳምንታት ልክ 364 ቀኖች ሲሆኑ አንድ ትርፍ ቀን (ወይም በስግር አመት ሁለት ትርፍ ቀኖች) አሉ፤ ስለዚህ የሳምንቱ ቀን ስም በየአመቱ ከወሩ ቀን ቁጥር ይለያል። የሳምንት ቀን ስሞች በአማርኛ ፦ እሑድ ሰኞ [[ማክሰኞውዳሴማርያም ሮብ ሐሙስ ዓርብ ቅዳሜ"} {"id": "17262", "contents": "ታይታኒክ (በእንግሊዝኛ: Titanic) የሆሊዉድ ከ1997 እ.ኤ.አ. የጀምስ ካሜሩን ድራማ ፊልም ነው።"} {"id": "46946", "contents": "ሚኒያፖሊስ የሚንሶታ ክፍላገር አሜሪካ ከተማ ነው። ስሙ ከዳኮታኛ /ሚኒ/ «ውሃ» እና ከግሪክኛ /ፖሊስ/ «ከተማ» የተወሰደ ነው።"} {"id": "47210", "contents": "ኮናክሪ የጊኔ ዋና ከተማ ነው። ኮናክሪ ያለባት ቶምቦ ደሴት ከዩናይትድ ኪንግደም ወደ ፈረንሳይ በ1879 ዓም ከተሸጠች በኋላ ከተማው ተመሠረተ። በ1896 ዓም የፈረንሳይ ጊኔ መቀመጫ ሆነ።"} {"id": "46850", "contents": "አይል ኦፍ ማን («የማን ደሴት») ከኢንግላንድና ከስሜን አይርላንድ መካከል የሚገኝ የዩናይትድ ኪንግደም ራስ-ገዥ ደሴት ግዛት ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "47154", "contents": "ባልታዊ ቋንቋዎች ወይም ባልቲክ ቋንቋዎች አንድ የሕንዳዊ-አውሮፓዊ ቋንቋዎች ቤተሠብ ቅርንጫፍ ናቸው። ከስላቫዊ ቋንቋዎች ጋራ አንድላይ የባልቶ-ስላቫዊ ቋንቋዎች ቅርንጫፍ ይሠራሉ። ባልታዊ ቋንቋዎች ሁሉ ከቅድመ-ባልትኛ ደረሱ፤ እሱም ከቅድመ-ባልቶ-ስላቭኛ እንደ ደረሰ ይታስባል። የባልታዊ ቅርንጫፍ ሁለት ክፍሎች ምሥራቅ ባልታዊ እና ምዕራብ ባልታዊ ነበሩ። በአሁኑ ሰዓት ምሥራቅ ባልታዊ ብቻ ቆይቷል። ምሥራቅ ባልታዊ ላትቪኛ ላትጋልኛ ሊትዌንኛ ሳሞጊትኛ ሴሎንኛ * ሰሚጋልኛ * ኩሮንኛ * ምዕራብ ባልታዊ * ጋሊንድኛ * ጥንታዊ ፕሩስኛ * ሱዲቭኛ * (ይህ ቋንቋ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "2471", "contents": "1 January 1994 - 10 September 1994 እ.ኤ.ኣ. = 1986 አ.ም. 11 September 1994 - 31 December 1994 እ.ኤ.ኣ. = 1987 አ.ም."} {"id": "46780", "contents": "ቶስካና የጣልያን ክፍላገር ነው። ዋና ከተማው ፍሎረንስ ነው።"} {"id": "3939", "contents": "ዳኑብ ወንዝ በአውሮፓ የሚፈስ ታላቅ ወንዝ ነው። ጥንታዊ ስሙ እስተር ወይም እስትሮስ ነበረ።"} {"id": "8768", "contents": "(ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "18260", "contents": "ሊባኖስ (የሊባኖስ ሪፐብሊክ) በምስራቃዊ የሜዲትራኒያ ባህር ጫፍ የምትገኝ የምዕራብ እስያ ሀገር ናት። በሰሜን እና በምስራቅ ከሶርያ ጋር እንዲሁም እስራኤል ጋር በደቡብ ትዋሰናለች። ዋና ከተማዋ ቤሩት ትባላለች። የቆየው የሀገሪቱ ታሪክ ወደኋላ ለ7000 ዓመታት የሚመልሰን ሲሆን በሜዲትራኒያ ባህር እና በአረብ ጠረፍ ላይ መገኘቷ ለታሪኳ መጠናከር ጉልህ አስተዋፅዖ አበርክቷል። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "47327", "contents": "ካጹሺካ ሆኩሳይ (ጃፓንኛ፦ 葛飾 北斎 1753-1841 ዓም) ዝነኛ የጃፓን ሰዓሊ ነበር። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "40599", "contents": "14 May በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም ግንቦት 6 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "45674", "contents": "ምስራቅ ጎጃም ዞን በጎጃም ክፍለ ሀገር ውስጥ የሚገኝ ዞን ነው ። በዞኑ የሚገኙ ወረዳዎችና ከተሞች 1ባሶሊበን የጁቤ 2ማቻከል አማኑኤል 3 እነማይ ቢቸና 4 ደባይጥላት ግን ቁይ 5 ደጀን ዙሪያ ደጀን 6 እናርጅና እናውጋ ደብረ ወርቅ 7 ሁለት እጁ እነሴ ሞጣ 8 ቢቡኝ ድጓፅዮን 9 አዋበል ሉማሜ 10 እነብሴ ሳር ምድር መርጡ ለማሪያም 11ጐዛምን ደብረ ማርቆስ 12 ስናን ረቡዕ ገበያ 13 አነደድ አምበር 14ሸበል በረንታ የዕድ ውኃ 15ጐንቻሲሶ እነብሴ ግንደ ወይን 16ደብረ ኤልያስ ደብረ ኤልያስ 17 ሰዴ"} {"id": "46501", "contents": "ኒስ (ፈረንሳይኛ፦ Nice) የፈረንሳይ ከተማ ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "44144", "contents": "ሙምባይ (Mumbai)፣ ቀድሞም ቦምበይ የሕንድ ከተማ ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "44914", "contents": "ታይልቲን (አይርላንድኛ፦ Tailtin) በቀድሞው የአየርላንድ ከተማ ነበር። ከጥንት ወይም ከአፈ ታሪካዊ ዘመን ጀምሮ እስከ 1100 ዓ.ም. ያሕል ድረስ በየዓመቱ ታላቅ እንደ ኦሊምፒክስ የመሠሉ ጫዋታዎች በዚህ ሥፍራ እንደ ተካሔዱ ይታመናል።"} {"id": "45114", "contents": "ኖርድራይን-ቬስትፋለን የጀርመን ክፍላገር ነው። መቀመጫው ዲውስልዶርፍ ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "45010", "contents": "አርኪሜዴስ (ግሪክኛ፦ Αρχιμήδης) (295 -220 ዓክልበ. የኖረ) የጥንታዊ ግሪክ አገር የሒሳብ ተመራማሪና ሳይንቲስት ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) አርኪሜድስ እጅግ በጣም አነስተኛ እና የድካም ዘዴ ን ጽንሰ ሐሳብ በመተግበር እና በጥብቅ የተለያዩ የጂኦሜትሪ ቲዮሬም ንድፈ-ሐሳቦችን በማረጋገጥ ዘመናዊ ካልኩለስ እና ትንተናን ጠብቀው ነበር,[14][15] ጨምሮ- የአንድ ዙር አካባቢ; የላይኛው አካባቢ እና የክብ መጠን; የኤልሊፕስ አካባቢ፤ በፓራቦላ ሥር ያለው አካባቢ፤ የአብዮት ክፍል ጥራዝ፤ የአብዮት ክፍል ጥራዝ፤ እንዲሁም የሽመልስ አካባቢ። [16] [17]"} {"id": "12515", "contents": "ፓላዲየም (Palladium) የንጥረ ነገሮች ሠንጠረዥ ውስጥ ኬሚካዊ ውክሉ Pd ነው። አቶማዊ ቁጥሩም 46 ነው። የጥንተ፡ንጥር ጥናት (ኬሚስትሪ) በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ ፓላዲየም የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ። (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "47416", "contents": "አልፍሬድ ሂችኮክ (1891-1972 ዓም) ዝነኛ የኢንግላንድ ፊልም ዳይረክቶር ነበሩ። በ1947 ዓም የአሜሪካ ዜጋ ሆኑ። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "44770", "contents": "ሆዜ ማርቲን ካሴሬስ ሲልቫ (መጋቢት ፳፱ ቀን ፲፱፻፸፱ ዓ.ም. ተወለደ) ኡራጓያዊ እግር ኳስ ተጫዋች ነው። ለዩቬንቱስ ክለብ የሚጫወት ሲሆን የኡራጓይ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድን አባል ነው። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "19878", "contents": "ቶማስ አኳይናስ (1225 እ.ኤ.አ. – 7 ማርች 1274 እ.ኤ.አ.፤ ወይም 1217-መጋቢት 4 ቀን 1266 ዓ.ም.) ጣሊያናዊ ቄስ የነበር ሲሆን በፍልስፍና እና ሥነ መለኮት ትምህርቶች ከፍተኛ አሻራ ትቶ ያለፈ ሰው ነበር። ከካቶሊክ እምነት አንጻር ቄስ ለመሆን የሚፈልጉ ሰወች ሁሉ የአኳይናስ መንገድ እንዲከተሉ ይበረታታሉ። የአኳይናስ አስተሳሰቦች ለዘመናዊው ፍልስፍና መሰረት የጣሉ ነበሩ። ከአኳይናስ መጻህፍት፣Summa Theologica እና Summa Contra Gentiles ይጠቀሳሉ። ^ Code of የቀኖና ህግ, Can. 252, §3"} {"id": "46578", "contents": "ፉንግ ወይንም ዳር ፉንግ በምስራቅ ሱዳን የሚገኝ ብሔረሰብ ነው። የህብረተሰቡ አነሳስ ጠርቶ ባይታዎቅም ነገር ግን በ15ኛው ክፍለ ዘመን ማብቂያ ከደቡብ ሱዳን ወደ ኑቢያ ፈልሰው እንደመጡ ግንዛቤ አለ። ከነሱ ወደ አካባቢው መምጣት በፊት፣ አብደላህ ጃማ የተባለ መሪ በአሁኑ ምስራቅ ሱዳን ፣ የተሰባጠሩ ግዛቶችን አቋቁሞ ነበር። ይሁንና ፉንጎች ከደቡብ ወደዚህ ክፍል በፈለሱ ጊዜ፣ እነዚህ የተበታተኑ ግዛቶችን አንድ በማድረግ የስናር ግዛትን አቋቋሙ። ይሄ የሆነው በመሪያቸው አማራ ደንቃስ በ1496 ዓ.ም. ነበር። የስናር ግዛት ለ300 ዓመታት እየተጠናከረ እና እያደገ ሂዶ፣ ኋላ ላይ በውስጡ በተነሳ ቅራኔ ተዳክሞ ሲንገዳገድ፣ የግብጽ ገዢ የነበረው መሃመድ አሊ ፓሻ በ1813 ዓ.ም. ሲያጠቃው ሙሉ በሙሉ አበቃለት። ፉንጎች አሁን የአረብኛ ተናጋሪ ሲሆኑ፣ ከ1948ዓ.ም. በኋላ የአሁኑ ሱዳን አካል ሁነው ዋና ከተማቸው ስናር ይባላል። ደግሞ ይዩ፦ የኢትዮጵያ ካርታ 1655 የኢትዮጵያ ካርታ 1672 የኢትዮጵያ ካርታ 1690"} {"id": "46322", "contents": "አራዳ በኢትዮጵያ ዋና ከተማ አዲስ አበባ ካሉት ዐሥሩ ክፍለ ከተሞች ውስጥ አንዱ ነው። እስከ እ.ኤ.አ 2011 ባለው መረጃ መሠረት የሕዝብ ብዛቱ 225,999 ነው። አራዳ የሚገኘው በአዲስ አበባ በስተሰሜን አቅጣጫ ላይ ሲሆን ጉለሌን፣ የካን፣ ቂርቆስን፣ ልደታን እና አዲስ ከተማን ያዋስናል።"} {"id": "19685", "contents": "የኦርኾን ጽሕፈት ቢያንስ ከ7ኛው ክፍለ ዘመን እስከ 13ኛው ክፍለ ዘመን ዓ.ም. ጥንታዊ ቱርክኛ ለመጻፍ ይጠቀም የነበረ አልፋቤት ነው። ይህ ጥንታዊ ቱርክኛ ቋንቋ በመካከለኛው እስያ የተነገረ ሲሆን የዛሬው ቱርኪክ ቋንቋዎች ቤተሠብ አባት ነበረ። በዚሁ ጽሕፈት የተጻፈው ጽሑፎችና ቅርሶች በተለይ በሞንጎልያ፣ ኪርጊዝስታን፣ ሳይቤሪያ፣ ምዕራብ ቻይና ወዘተ. ተገኝተዋል፤ እንዲሁም ተመሳሳይ ጽሕፈቶች በምሥራቅ አውሮጳ እስከ ሀንጋሪ ድረስ ታውቀዋል። የተደረጀው በኡዝቤኪስታን ከተገኘው ሶግዲያን ጽሕፈት እንደ ሆነ ይታስባል። ሌላ ሃልዮ ግን ፊደሎቹ የተለሙ ከቻይናዊ ጽሕፈት እንደ ነበር ይላል። ከቀኝ ወደ ግራ ይነባል። ምሳሌ፦ — ከቀኝ ወደ ግራ፦ T²NGR²I — transliteration /ተጝሪ/ — (እግዚአብሔር) teñri / tanrı — ዘመናዊ ቱርክኛ ጽሑፍ"} {"id": "46666", "contents": "መክለንቡርክ-ፎርፖመርን (ጀርመንኛ፦ Mecklenburg-Vorpommern) የጀርመን ክፍላገር ነው። መቀመጫው ሽቨሪን ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "44142", "contents": "ደሊ (Delhi) በይፋ «የዴሊ ብሄራዊ ዋና ከተማ ግዛት» የሕንድ ከተማ ነው። በሕዝብ ብዛት የዓለም ሁለተኛ ነው፤ በደሊ ውስጥ ግን ሌሎች ንዑስ ከተሞች አሉ። የሕንድ ዋና ከተማ ኒው ዴሊ በደሊ ግዛት ውስጥ ይገኛል። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "46514", "contents": "ቫለንሲያ (እስፓንኛ፦ Valencia /ባሌንጥያ/) የእስፓንያ ከተማ ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "46069", "contents": "ሩፐርት በይር (በእንግሊዝኛ: Rupert Bear፣ “ድብ ሩፐርት” ) የእንግሊዝኛ ካርቱን ባለታሪክ ነው። የሩፐርት በይር ፊልሞች እና ቴሌቪዥን ተከታታዮች The Adventures of Rupert (1967-1977) Rupert (1985-1988) Rupert (1991-1997) Rupert Bear, Follow The Magic... (2006) Rupert and the Toymaker's Party Rupert and The Ice Castle Rupert Bear Library"} {"id": "46330", "contents": "የካ በኢትዮጵያ ዋና ከተማ አዲስ አበባ ካሉት ዐሥሩ ክፍለ ከተሞች ውስጥ አንዱ ነው። እስከ እ.ኤ.አ 2011 ባለው መረጃ መሠረት የሕዝብ ብዛቱ 337,575 ነው። የካ የሚገኘው በአዲስ አበባ ሰሜን ምሥራቅ አቅጣጫ ላይ ሲሆን ጉለሌን፣ ቦሌን፣ አቃቂ ቃሊቲን፣ እና አራዳን ያዋስናል።"} {"id": "46635", "contents": "ለሴ ፈር (ፈረንሳይኛ laissez-faire «ያድርጉ» ወይም ቃል በቃል «ለማድረግ ፍቀዱ») ማለት ባለሥልጣናት በግለሠቦች መገበያየት ጥልቅ ሳይገቡ ቀርተው (ግፍ ወይም ሥርቆት ከመከልከል በቀር) የሚታገሡበት የምጣኔ ሀብት ዘዴ ነው። በፈረንሳይኛ ዘይቤው «ለሴ ፈር» ከ1671 ዓም ጀምሮ እንዲታወቅ ይታመናል። ፍልስፍናው ከፈረንሳይ ይልቅ በታላቁ ብሪታን እንዲሁም በአውሮፓና በአሜሪካ ውስጥ ዘመናዊ ሆነ። በጥንቱ ቻይና ደግሞ ተመሳሳይ የአገዛዝ ፍልስፍና «ዉ ወይ» («ያለመሥራት») ይታወቅ ነበር። በለሴ ፈር ምክንያት የአውሮፓና የአሜሪካ ምጣኔ ሀብትና ንግድ ድርጅቶች ሊያብቡ እንደ ቻሉ፣ በፋብሪካ አብዮት በኩል ኑሮ ዘዴ እንዲለወጥና እንዲቀለል፣ አዳዲስ መጓጓዣና መገናኛ ፈጠራዎች እንዲገኙ ያስቻለው ሁሉ ይታመናል። የፈጠራዎች ታሪክ ስንመለከት፣ ከ200 ዓክልበ. እስከ 1200 ዓም ያህል አብዛኞቹ አዳዲስ ፈጠራዎች የተደረጁ ከቻይና ነበረ፤ ወይም እስከ ሞንጎሎች ግዛት ድረስ። እንዲሁም ከ1500 እስከ 1940 ዓም ያሕል አብዛኞቹ አዳዲስ ፈጠራዎች የተደረጁ በምዕራባውያን አለም ነበረ። በተቀራኒ በጀርመን ፈላስፋ ካርል ማርክስ ፍልስፍና ዘንድ ማንም ሕዝብ እንዳይበልጽጉ መቆጣጠር የመንግሥት ኃላፊነት ነው፣ ስለዚህ «ለሴ ፈር» ከ«ካፒታሊዝም» ጽንሰ ሀሣብ ጋር ይዘመዳል።"} {"id": "46650", "contents": "ኮሌራ ቪብርዮ ኮሌራ በሚባል ባክቴሪያ ሰውነት ውስጥ ማደግ የሚከሰት የሰው በሽታ ነው። ኮሌራ በዓማርኛ \"ኣጣዳፊ ተቅማጥና ትውከት\" (ኣ.ተ.ት.) ወይም \"ኣተት\" የሚባል ስም በቅርቡ ወጥቶለታል። [1] ትምህርተ፡ጤና"} {"id": "3606", "contents": "ላፓዝ (La Paz) የቦሊቪያ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር (1997 ዓ.ም.) 1,250,000 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 16°30′ ደቡብ ኬክሮስ እና 68°10′ ምዕራብ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል። የጥንቱ ኗሪዎች በሥፍራው ቹቂያፑ (ማለት 'የወርቅ እርሻ' በቀቿ) የተባለ መንደር ነበራቸው። ከተማው ንዌስትራ ሴኞራ ዴ ላ ፓዝ (እስፓንኛ፣ 'የሰላም እመቤታችን') ተብሎ በስፓኒሾች በ1541 ዓ.ም. ተሠራ። በ1817 ዓ.ም. ከአያኩቾ ውግያ በፔሩ ቀጥሎ፣ ስሙ ላፓዝ ዴ አያኩቾ ('የአያኩቾ ሰላም') ተደረገ። በ1890 ዓ.ም. የመንግሥት መቀመጫ ከሱክሬ ወደ ላፓዝ ተዛወረ። ይሁንና በሕጋዊ ረገድ (በስም ብቻ) ሱክሬ እስከ ዛሬ ድረስ ዋና ከተማነቱን ይዟል።"} {"id": "49396", "contents": "የኖቤል ሽልማቶች ከ1893 ዓም ጀምሮ በስዊድን ሳይንቲስት አልፍሬድ ኖቤል ስም በየዓመቱ የሚሰጡ ታላቅ ስልማቶች ናቸው። አልፍሬድ ኖቤል በኑዛዜው በገዛ ሀብቱ የሽልማቱን ሥርዓት መሠረተ። ሽልማቶቹ በሚከተሉት መደቦች ይሠጣሉ። የኖቤል ሽልማት በፊዚክስ የኖቤል ሽልማት በኬሚስትሪ የኖቤል ሽልማት በሕክምና የኖቤል ሽልማት በሥነ ጽሑፍ (ከ1961 ዓም ጀምሮ) የኖቤል ሽልማት በምጣኔ ሀብት (በይፋ «የስዊድን ባንክ ሽልማት በምጣኔ ሀብት» ይባላል) የኖቤል ሰላም ሽልማት የኖቤል ሰላም ሽልማት በኖርዌይ ምክር ቤት ጉባኤ ይወሰናል። ሌሎቹ ሽልማቶቹ በስዊድን ተቋማት ይወሰናሉ። ከወርቃማው ሽልማት በላይ ተቀባዮች አንድ ሚሊዮን ዶላር ያህል ያገኛሉ።"} {"id": "3774", "contents": "አሱንሲዮን የፓራጓይ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 1,482,200 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 525,100 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 25°15′ ደቡብ ኬክሮስ እና 57°40′ ምዕራብ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል። አሱንሲዮን በስፓንያውያን የተመሠረተው በ1529 ዓ.ም. ሲሆን፣ ስሙ በእስፓንኛ ('አሱንሲዮን') ማለት፣ 'ዕርገት' ወይም ድንግል ማርያም እንደሚታመነው ወደ ሰማይ ያረገችበት ቀን ማለት ነው።"} {"id": "13247", "contents": "ውድር (ratio) የሁለት መጠኖችን አንጻራዊ ልዩነት የምንለካበት መንገድ ነው። በበለጠ ለማስረዳት ውድር ማለት አንዱ መጠን በሌላው መጠን ስንት ጊዜ ይገኛል ብለን ለምንጠይቀው ጥያቄ የምናገኘው መልስ ነው። ለምሳሌ 3 ሜትር እንጨት በ9 ሜትር እንጨት 3 ጊዜ ይገኛል፣ ስለዚህ የትልቁ ለትንሹ ውድር 3 ነው ማለት ነው።"} {"id": "47562", "contents": "አንቶኒን ድቮርዣክ (ቼክኛ፦ Antonín Dvořák 1833-1896 ዓም) ቼካዊ ክላሲካል ሙዚቃ አቀነባሪ ነበር። በዚያ ጊዜ የቼኮች አገር የኦስትሪያ-ሀንጋሪ መንግሥት ክፍል ነበር። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "47338", "contents": "የቱርኪክ ቋንቋዎች ቤተሠብ በተለይ በእስያ የሚገኝ ታላቅ የቋንቋዎች ቤተሠብ ነው። ሁላቸው የደረሱ ከቅድመ-ቱርክኛ ነው። ሁለተ ዋና ቅርንጫፎቹ ኦጉራዊ ቋንቋዎች (አሁን ቹቫሽኛ አንድያ የተረፈው አባል ነው) እና የጋርዮሽ ቱርካዊ ቋንቋዎች ናቸው። ቅድመ-ቱርክኛ * ኦጉራዊ ቋንቋዎች ጥንታዊ ቡልጋርኛ * ኻዛርኛ * አቫርኛ * ሁንኛ * ቹቫሽኛ የጋርዮሽ ቱርካዊ ቋንቋዎች ጥንታዊ ቱርክኛ * / ሳይቤራዊ ጥንታዊ ዊጉርኛ * ምዕራብ ዩጉርኛ አልታይኛ ሳቃኛ ቱቫኛ ኻካስኛ ጫጋታይኛ * / ዊጉራዊ ኡዝበክኛ ዊጉርኛ ኦጉዝኛ * / ኦጉዛዊ ቱርክኛ ቱርክመንኛ አዘርኛ ኪፕቻክኛ * / ኪፕቻካዊ ታታርኛ ባሽኪርኛ ካዛክኛ ኪርጊዝኛ የክሪሜያ ታታርኛ ኻላጅኛ (ይህ ቋንቋ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "47306", "contents": "ጄምስ ኩክ (1721-1771 ዓም) ዝነኛ የዩናይትድ ኪንግደም መርከበኛ፣ ዠብደኛና ተጓዥ ነበር። ዓለሙን በሙሉ ፪ ጊዜ በመርከብ ዞረ። በ፫ኛውም ጉዞ ላይ በሃዋኢ ተገደለ። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "47546", "contents": "ስቲቨን ስፒልበርግ (እንግሊዝኛ፦ Steven Spielberg 1939 ዓም - ) የአሜሪካ ፊልም ዳይረክተር ነው። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "48697", "contents": "ላቲን ጽሕፈት እንደ ላቲን አልፋቤት ተራ 26 ፊደላት ያህል የጠቀሙት አልፋቤቶች ጽሕፈት ዘዴ ነው። በነዚህ ፊደል ምልክቶች ስብስብ በጋራ የጠቀሙት አልፋቤቶች ስብሰባ ነው። ለምሳሌ የላቲን አልፋቤት ለሮማይስጥ (ወይም «ላቲን») ከመሆኑ በላይ፣ የጣልኛ አልፋቤት፣ የእስፓንኛ አልፋቤት፣ የፈረንሳይኛ አልፋቤት፣ የእንግሊዝኛ አልፋቤት ወዘተ. ሁላቸው የላቲን ጽሕፈት አይነቶች ናቸው፣ ሁላቸውም በላቲን ጽሕፈት ይጻፋሉ። ከነዚህ በላይ በአለም ዙሪያ አሁን አብዛኞቹ ልሳናት በላቲን ጽሕፈት ነው የሚጻፉ። እንዲሁም ዓለም አቀፍ ድምጻዊ አልፋቤት (IPA) በላቲን ጽሕፈት ፊደላት ላይ ይመሠረታል። የላቲን ጽሕፈት 26 መሠረታዊ ፊደላት A B C D E F G H I J K L M N O P Q R S T U V W X Y Z ሲሆኑ ለአልፋቤቱ ታሪክ የላቲን አልፋቤትን ይዩ።"} {"id": "3340", "contents": "ኦስትሪያ (ጀርመንኛ፦ Österreich /ኦስተራይኽ/) የአውሮጳ አገር ነው። ከ«ኦስትሪያ» በቀር የአገሩ ስያሜ በአማርኛ ደግሞ ኦትሪሽ እና ነምሳ ተብሎዋል። «ኦስትሪያ» የእንግሊዝኛ አጠራር የሚያሕል ሲሆን ከሮማይስጥ /አውስትሪያ/ የሚመጣ ነው። «ኦትሪሽ» የፈረንሳይኛ አጠራር ያንጸባርቃል፣ እሱም ደግሞ ከኗሪው ስም «ኦስተራይኽ» የመጣ ነው። የ«ኦስተራይኽ» ትርጓሜ በጀርመንኛ ማለት «ምሥራቃዊ ግዛት» ነው። ይህም የአገሩ ስም ከ988 ዓ.ም. ጀምሮ ሆኗል። «ነምሳ» የሚለው ስያሜ ከአረብኛ «አን-ንምሳ» የደረሰ ሲሆን ይህም በድሮ ቱርክኛ «ነምጸ» በኩል ከስላቪክ ቋንቋዎች «ነምሲ» የተነሣ ነው። በስላቪክ ቋንቋዎች ግን፣ «ነምሲ» ማለት «ጀርመናዊ» ነው። የኦቶማን ቱርኮች የጠቀሙት ለጎረቤታቸው ጀርመናዊ መንግሥት ለኦስትሪያ-ሀንጋሪ ነበር። ከዚህ በላይ በመጀመርያ በስላቪክ ቋንቋዎች «ነምሲ» ማለት «ድዳ» ሲሆን በጊዜ ላይ «ስላቭኛ የማይናገር» ለማለት ስለ ሆነ የጀርመናውያን መጠሪያ ሆኖ ነበር። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "17465", "contents": "አንበጣ በመንጋ የመሄድ ባህሪይ ያላቸው ባለ አጭር ቀንድ ፌንጣዎች ናቸው። እነዚህ ነፍሳት የአክሪዲዴ (Acrididae) ቤተሠብ አባላቶች ናቸው። በባህሪያቸው በአጭር ጊዜ ውስጥ የተመቻቸ ሁኔታ ካገኙ በብዛት መራባት የሚችሉ እና ስደተኞች ናቸው። በአጠቃላይ በከፍተኛ ጥግግት ጊዜ ቀለም ወይንም ባህሪይ የሚቀያይሩ ነፍሳቶች አንበጣ ወይንም locusts ተብለው ይጠራሉ። (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "37616", "contents": "ታጂኪስታን በእስያ ውስጥ የሚገኝ አገር ሲሆን ዋና ከተማው ዱሻንቤ ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "50202", "contents": "በአውክላንድ በእሳተ ገሞራ ፍንዳታ ሳቢያ ከተፈጠሩት በርካታ ደሴቶች መካከል አንዷ የሆነችው የራንጊቶቶ ደሴት."} {"id": "50234", "contents": "፩ኛ ወደ ቆሮንጦስ በአዲስ ኪዳን ሁለተኛው መልዕክት ሲሆን ቅዱስ ጳውሎስ በቆሮንጦስ እያለ በ፶ ዎቹ ዓ.ም. ለቆሮንጦስ ሰዎች የጻፈው የመጀመሪያ መልዕክት ነው ። ፲፮ ምዕራፎች ይይዛል ። ይህ ፩ኛ ምዕራፍ ሲሆን በ፴፩ ንዑስ ክፍሎች ይከፈላል ። ቅዱስ ጳውሎስ ለቆሮንጦስ ሰዎች መልዕክት የጻፈበት ምክኒያት ብዙ ናቸው ለምሳሌ ትንሳዔ ሙታን የለም እስከማለት የደረሱ ነበሩ እንዲሁም በቆሮንቶስ ምዕመናን መሀከል ፣ እኔ የጳውሎስ ነኝ ፣ እኔ የአጵሎስ ነኝ ፣ የኢየሱስ ነኝ ...እያሉ መከፋፈላቸውን ሰምቶ ከዚህ ስህታቸው እንዲታረሙ ፤ በተጨማሪም ዓለምን ለማሳፈር እግዚአብሔር ታላቁን ሚሥጥር በዓለም በተናቁት ሰዎች እንዲገለፅ ማድረጉን ለማሳወቅ ጻፈው ። የሐዋርያው ጳውሎስ መልዕክት ፩ኛ ወደ ቆሮንጦስ ምዕራፍ ፩ 1፤በእግዚአብሔር፡ፈቃድ፡የኢየሱስ፡ክርስቶስ፡ሐዋርያ፡ሊኾን፡የተጠራ፡ጳውሎስ፣ ወንድሙም፡ሶስቴንስ፥ 2፤በቆሮንቶስ፡ላለች፡ለእግዚአብሔር፡ቤተ፡ክርስቲያን፥በክርስቶስ፡ኢየሱስ፡ ለተቀደሱት፥ የእነርሱና፡የእኛ፡ ጌታ፡የኾነውን፡የጌታችንን፡የኢየሱስ፡ክርስቶስን፡ስም፡በየስፍራው፡ከሚጠሩት፡ዅሉ፡ ጋራ፡ቅዱሳን፡ለመኾን፡ ለተጠሩት፤ 3፤ከእግዚአብሔር፡ከአባታችን፡ከጌታም፡ከኢየሱስ፡ክርስቶስ፡ጸጋና፡ሰላም፡ለእናንተ፡ ይኹን። 4፤በክርስቶስ፡ኢየሱስ፡ስላመናችኹ፡በተሰጣችኹ፡በእግዚአብሔር፡ጸጋ፡ምክንያት፡ ዅልጊዜ፡ስለ፡እናንተ፡ አምላክን፡አመሰግናለኹ፤ 5-6፤ለክርስቶስ፡መመስከሬ፡በእናንተ፡ዘንድ፡እንደ፡ጸና፥በነገር፡ዅሉ፣በቃልም፡ ዅሉ፣በዕውቀትም፡ዅሉ፡ በርሱ፡ባለጠጋዎች፡እንድትኾኑ፡ተደርጋችዃልና። 7፤እንደዚህ፡የጌታችንን፡የኢየሱስ፡ክርስቶስን፡መገለጥ፡ስትጠባበቁ፡አንድ፡የጸጋ፡ ስጦታ፡እንኳ፡ አይጐድልባችኹም፤ 8፤ርሱም፡ደግሞ፡በጌታችን፡በኢየሱስ፡ክርስቶስ፡ቀን፡ያለነቀፋ፡እንድትኾኑ፡እስከ፡ ፍጻሜ፡ድረስ፡ ያጸናችዃል። 9፤ወደልጁ፡ወደጌታችን፡ወደኢየሱስ፡ክርስቶስ፡ኅብረት፡የጠራችኹ፡እግዚአብሔር፡ የታመነ፡ነው። 10፤ነገር፡ግን፥ወንድሞች፡ሆይ፥ዅላችኹ፡አንድ፡ንግግር፡እንድትናገሩ፡ባንድ፡ልብና፡ ባንድ፡ዐሳብም፡ የተባበራችኹ፡እንድትኾኑ፡እንጂ፡መለያየት፡በመካከላችኹ፡እንዳይኾን፡በጌታችን፡ በኢየሱስ፡ክርስቶስ፡ስም፡ እለምናችዃለኹ። 11፤ወንድሞቼ፡ሆይ፥በመካከላችኹ፡ክርክር፡እንዳለ፡ስለ፡እናንተ፡የቀሎዔ፡ቤተ፡ሰዎች፡ አስታውቀውኛልና። 12፤ይህንም፡እላለኹ፦እያንዳንዳችኹ፦እኔ፡የጳውሎስ፡ነኝ፥እኔስ፡የአጵሎስ፡ነኝ፥እኔ፡ ግን፡የኬፋ፡ነኝ፥እኔስ፡የክርስቶስ፡ነኝ፡ትላላችኹ። 13፤ክርስቶስ፡ተከፍሏልን፧ጳውሎስስ፡ስለ፡እናንተ፡ተሰቀለን፧ወይስ፡በጳውሎስ፡ስም፡ ተጠመቃችኹን፧ 14-15፤በስሜ፡እንደ፡ተጠመቃችኹ፡ማንም፡እንዳይል፡ከቀርስጶስና፡ከጋይዮስ፡በቀር፡ ከእናንተ፡አንድን፡እንኳ፡ስላላጠመቅኹ፡እግዚአብሔርን፡አመሰግናለኹ። 16፤የእስጢፋኖስንም፡ቤተ፡ሰዎች፡ደግሞ፡አጥምቄያለኹ፤ጨምሬ፡ሌላ፡አጥምቄ፡እንደ፡ ኾነ፡አላውቅም። 17፤ለማጥመቅ፡ክርስቶስ፡አልላከኝምና፥ወንጌልን፡ልሰብክ፡እንጂ፤የክርስቶስ፡መስቀል፡ ከንቱ፡እንዳይኾን፡በቃል፡ጥበብ፡አይደለም። 18፤የመስቀሉ፡ቃል፡ለሚጠፉት፡ሞኝነት፥ለእኛ፡ለምንድን፡ግን፡የእግዚአብሔር፡ ኀይል፡ነውና። 19፤የጥበበኛዎችን፡ጥበብ፡አጠፋለኹ፡የአስተዋዮችንም፡ማስተዋል፡እጥላለኹ፡ተብሎ፡ ተጽፏልና። 20፤ጥበበኛ፡የት፡አለ፧ጻፊስ፡የት፡አለ፧የዚች፡ዓለም፡መርማሪስ፡የት፡አለ፧እግዚአብሔር፡የዚችን፡ ዓለም፡ጥበብ፡ሞኝነት ፡ እንዲኾን፡አላደረገምን፧ 21፤በእግዚአብሔር፡ጥበብ፡ምክንያት፡ዓለም፡እግዚአብሔርን፡በጥበቧ፡ስላላወቀች፥በስብከት፡ሞኝነት፡ የሚያምኑትን፡ሊያድን፡የእግዚአብሔር፡በጎ፡ፈቃድ፡ኾኗልና። 22፤መቼም፡አይሁድ፡ምልክትን፡ይለምናሉ፡የግሪክ፡ሰዎችም፡ጥበብን፡ይሻሉ፥ 23፤እኛ፡ግን፡የተሰቀለውን፡ክርስቶስን፡እንሰብካለን፤ይህም፡ለአይሁድ፡ማሰናከያ፡ለአሕዛብም፡ ሞኝነት፡ነው፥ 24፤ለተጠሩት፡ግን፥አይሁድ፡ቢኾኑ፡የግሪክ፡ሰዎችም፡ቢኾኑ፥የእግዚአብሔር፡ኀይልና፡ የእግዚአብሔር፡ጥበብ፡የኾነው፡ክርስቶስ፡ነው። 25፤ከሰው፡ይልቅ፡የእግዚአብሔር፡ሞኝነት፡ይጠበባልና፥የእግዚአብሔርም፡ድካም፡ከሰው፡ይልቅ፡ ይበረታልና። 26፤ወንድሞች፡ሆይ፥መጠራታችኹን፡ተመልከቱ፤እንደ፡ሰው፡ጥበብ፡ጥበበኛዎች፡የኾኑ፡ብዙዎች፥ ኀያላን፡የኾኑ፡ብዙዎች፥ባላባቶች፡የኾኑ፡ብዙዎች፡አልተጠሩም። 27፤ነገር፡ግን፥እግዚአብሔር፡ጥበበኛዎችን፡እንዲያሳፍር፡የዓለምን፡ሞኝ፡ነገር፡መረጠ፤ብርቱንም፡ነገር፡ እንዲያሳፍር፡እግዚአብሔር፡የዓለምን፡ደካማ፡ነገር፡መረጠ፤ 28፤እግዚአብሔርም፡የኾነውን፡ነገር፡እንዲያጠፋ፡የዓለምን፡ምናምንቴ፡ነገር፡የተናቀውንም፡ነገር፡ ያልኾነውንም፡ነገር፡መረጠ፥ 29፤ሥጋን፡የለበሰ፡ዅሉ፡በእግዚአብሔር፡ፊት፡እንዳይመካ። 30-31፤ነገር፡ግን፦የሚመካ፡በእግዚአብሔር፡ይመካ፡ተብሎ፡እንደተጻፈው፡ይኾን፡ዘንድ፥ከእግዚአብሔር፡ዘንድ፡ጥበብና፡ጽድቅ፣ቅድስናም፣ቤዛነትም፡በተደረገልን፡በክርስቶስ፡ኢየሱስ፡የኾናችኹ፡ከርሱ፡ነው።"} {"id": "49882", "contents": "1970ዎቹ እንደ አውሮጳውያን አቆጣጠር ማለት ከ1962 እስከ 1972 ዓም ድረስ የነበሩት ዓመታት ናቸው። ስለዚህ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር ብዛቱ በ1960ዎቹ እና በትንሹ በ1970ዎቹ አ.ም. ውስጥ ነው።"} {"id": "49938", "contents": "ሞንሶረው (ፈረንሳይኛ፦ Montsoreau) የፈረንሳይ ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 100,000 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 447 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 47°12′ ሰሜን ኬክሮስ እና 00°03′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል። ሞንሶረው የህዝብ ብዛት 1962-1999 EHESS/Cassini、2004 INSEE በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ Montsoreau የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ። ^ \"Des villages de Cassini aux communes d'aujourd'hui\". École des hautes études en sciences sociales. በ2019-02-23 የተወሰደ. ^ \"Recensement de la population au 1er janvier 2006\". Insee. በ2019-02-23 የተወሰደ. ^ \"Recensement de la population\". Insee. በ2019-02-23 የተወሰደ. ^ http://cassini.ehess.fr/cassini/fr/html/fiche.php?select_resultat=23896 ^ http://www.statistiques-locales.insee.fr ^ http://www.insee.fr"} {"id": "50122", "contents": "ቴዎፍሎስ፣ ዙፋን ስም ወልደ አምበሳ፣ ከ1700 እስከ 1704 ዓም ድረስ የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት ነበሩ። የቀዳማዊ ዓፄ ኢያሱ ወንድም ነበሩ። የአጼ ኢያሱ ልጅ ዓፄ ተክለ ሃይማኖት ከተገደሉ በኋላ፣ ቴዎፍሎስን ከደብረ ወህኒ አምጥተዋቸው ንጉሠ ነገሥት ተደረጉ። የተክለ ሃይማኖት ወንድ ልጅ አራት ዓመት ሕጻን ሲሆን የፈረስ አለቃ ዮሐንስና የኢያሱ ንግሥት መለኮታዊት ድጋፍ ነበረለት። ቴዎፍሎስ ግን ቶሎ ብለው ዮሐንስ በአጸ ተክለሃይማኖት ላይ ሤራ ውስጥ ነበር ብለው ከሠውት አሰሩትና ከአገሩ ሰደዱት።. በአቶ ጄምስ ብሩስ ዘንድ፣ በመጀመርያው የወንድማቸውን የኢያሱ ቂም እንደማይበቅሉ ቢመስልም፣ ይህ ማታለል ነበርና ያው ወገን ከተዝናና በኋላ እርምጃ ወሰዱባቸው። የአረፉት አጼ ተክለ ሃይማኖት አባታቸውን በመግደላቸው ረገሙዋቸው፤ ከዚያም ጀምሮ ነው «እርጉም ተክለሃይማኖት» የተባሉት። ንግሥት መለኮታዊት ስለ ሚናቸውና ሁለት ወንድሞቻቸው ደግሞ ተገደሉ። በብሩስ መሠረት በአንድ ቀን 37 ሰዎች ይሙት በቃ አገኙ። ቴዎፍሎስም የወንድማቸውን የኢያሱ ቅዱስነት አወጁ። ዘመኑ ሰላማዊ አልሆነም። በ1701-1702 ዓም በአመጽ ነባሕነ ዮሐንስ የተባለው ንጉሠ ነገሥት መሆኑን ዓወጀ። ቴዎፍሎስ ደግሞ «ወልድ ቅብ» የተባለውን ትምህርት ደገፉ። የደብረ ሊባኖስ መኖክሳት ለምንድነው ሲጠይቋቸው፣ «ስለምጠላችሁ ሳይሆን፣ ጎጃም እንድትገዛልኝ ስለ ሆነ ነው» ብለው እንደመለሱላቸው ይባላል። አጼ ተዎፍሎስ በኣጠያያቂ ሁኔታ አርፈው በቴዳ ተቀበሩ። ^ Bruce, Travels to Discover the Source of the Nile (1805 edition), vol. 4 pp."} {"id": "50106", "contents": "13ኛው ሥርወ መንግሥት በጥንታዊ ግብጽ የግብጽ ሁለተኛ ማዕከለኛ ዘመን ከ1819 እስከ 1646 ዓክልበ. ድረስ የቆየ ሥርወ መንግሥት ነው። 13ኛው ሥርወ መንግሥት በቀጥታ ከመካከለኛው መንግስት (12ኛው ሥርወ መንግሥት) ተቀጠለ፤ መጀመራው ፈርዖኑም የ4 አመነምሃት ልጅ እንደ ሆነ ይታመናል። የግብጽ ታሪክ አዋቂ ኪም ራይሆልት እንደ ጻፈው፣ አዲስ ሥርወ መንግሥት መቆጠሩ (በማኔቶን አቆጣጠር) በስሜኑ ግብጽ ወይም ገሤም 14ኛው ሥርወ መንግሥት ተነስቶ ሀገሩ ስለ ተከፋፈለ ይመስላል፤ ይህም የሆነው በንግሥት ሶበክነፈሩ ዘመን ውስጥ እንደ ጀመረ ብሎ ያስባል። ስለዚህ ከሜምፎስ በስሜን እስከ 2ኛው ፏፏቴ ድረስ ገዝቶ ነበር። በጊዜ ላይ የሥርወ መንግሥቱ ኃይል ደከመ፤ ሂክሶስም (15ኛው ሥርወ መንግሥት) ከወረሩ በኋላ ከጤቤስ ብቻ ይገዙ ጀመር። በ1646 ዓክልበ. ሂክሶስ መምፎስን ያዙ፤ አቢዶስም ከጤቤስ ነጻ ወጥቶ የራሱን የአቢዶስ ሥርወ መንግሥት መሠረተ፤ ስለዚህ ግዛቱ እንደገና ተከፋፍሎ መሪዎቹ ከዚያ በሚከተለው 16ኛው ሥርወ መንግሥት ይቆጠራሉ። ይህ ቅደም-ተከተል በተለይ እንደ አቶ ራይሆልት አስተሳሰብ ነው። ሰኸምሬ ኹታዊ 1 ሶበክሆተፕ 1819-1816 ዓክልበ. ግድም ሰኸምካሬ ሶንበፍ 1816-1812 ዓክልበ. ግድም ነሪካሬ 1812-1811 ዓክልበ. ግድም ሰኸምካሬ 5 አመነምሃት 1811-1808 ዓክልበ. ግድም አመኒ ቀማው 1808-1806 ዓክልበ. ግድም ሆተፒብሬ 1806-1803 ዓክልበ. ግድም ዩፍኒ 1803 ዓክልበ. ግድም 6 አመነምሃት 1803-1800 ዓክልበ. ግድም ሰመንካሬ ነብኑኒ 1800-1798 ዓክልበ. ግድም ሰኸተፒብሬ 1798-1796 ዓክልበ. ግድም ሰዋጅካሬ 1796 ዓክልበ."} {"id": "49754", "contents": "ወደ ጢሞቴዎስ ፩ በክርስትና መጽሐፍ ቅዱስ አዲስ ኪዳን ውስጥ ቅዱስ ጳውሎስ ለጢሞቴዎስ የጻፉት መልዕክት ነው። «አንተ ግን እግዚሐብሔርን ለመምሰል ራስህን አስለምድ።»"} {"id": "50114", "contents": "ዳግማዊ ዓፄ ዳዊት፣ ዙፋን ስም አድባር ሰገድ፣ ከ1708 እስከ 1713 ዓም ድረስ የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት ነበሩ። ከዘመኖች በፊት ነግሠው የነበሩት ዓፄ ልብነ ድንግል ደግሞ በይፋ «ዳግማዊ ዳዊት» ስለ ተሰየሙ፤ ይሄው ንጉሠ ነገሥት እንዲሁም ሣልሳዊ ዓፄ ዳዊት ተብለዋል። የቀዳማዊ ዓፄ ኢያሱና የቁባታቸው የቅድሥተ ክርስቶስ ልጅ ነበሩ። በሃይማኖት ረገድ በዚሁ ዘመን ሦስት ትልልቅ ድርጊቶች ተከሠቱ። መጀመርያው የአቡነ 10ኛው ማርቆስ ዕረፍት ነበር። ዳዊት ወደ እስክንድሪያ ልከው ከዓመታት በኋላ አዲሱ አቡነ ክርስቶዶሎስ ደረሱላቸው። ሁለተኛው ድርጊት ሦስት ሮማን ካቶሊክ ካፑቺን ሰባኪዎችና አንድ ልጅ ያለ ፈቃድ ወደ ሀገሩ ሲገቡ ሆነ። አራታቸው ታስረው እንደ ሀረ ጤቆች ተፈረደባቸውና ተገደሉ። ሦስተኛውም ድርጊት አንድ የኢኦተቤ ሲኖዶስ በጎንደር መካሄዱ ነበር። በዚሁ ጉባኤ ላይ ከኤዎስጣጤዎስ ትምህርት ወገንና ከደብረ ሊባኖስ መኖኩሳት መካከል ክርክር ሆነ። አጼ ዳዊት ለኤዎስጣጤዎስ ወገን ደገፉ፤ ስለዚህ የደብረ ሊባኖስ ወገን አቤቱታ አሰሙ። ዳዊትም ተበሳጭተው አረመኔ የሆኑትን ኦሮሞ ዘበኞቻቸውን ልከው መኖክሶቹን እንዳስገደሏቸው ይባላል። ከዚሁ ሲኖዶስ ቀጥሎ ታመው ከትንሽ አልፎ አጼ ዳዊት ዓረፉ። ከሎሌዎቹ አንዳንድና አንድ እስላማዊ ሀኪም በመርዝ ሴራ ተፈርደው ተገደሉ። ከዚህ በተረፈ ዳዊት የዘፈን ወዳጅ እንደ ሆኑ በፋሲል ግቢም ውስጥ የአዝማሪዎች አዳራሽ እንደ ሠሩ ይታወቃል። ከዚህ የተነሣ ቅጽል ስማቸውን ዳዊት አዝማሪ የተቀበሉ ነው። ከጎንደር ሲኖዶስ በፊት ቄሳውንትም ሙዚቃውን ይወድዱ ነበር፣ በኋላም በዚህ እንደ ሰደቧቸው ይባላል። ^ James Bruce dates the arrival of the new Abuna to 3 November."} {"id": "48642", "contents": "ቀጭን ሹንኩርት (Allium schoenoprasum) የሽንኩርት አስተኔ አባልና የሽንኩርት /ቀይ ሽንኩርት ዘመድ ነው። ለእስያ፣ ለአውሮፓና ለስሜን አሜሪካ ኗሪ ተክል ነው። የተከተተው አገዳውም በአበሳሰል ይጠቀማል።"} {"id": "48736", "contents": "የግሪክ አልፋቤት ቢያንስ ከ800 ዓክልበ. ጀምሮ ግሪክኛን ለመጻፍ ተጠቅሟል። የተደረጀው ከፊንቄ ጽሕፈት ሲሆን የአንዳንዱ ፊደል ጥቅም ከተነባቢ ወደ አናባቢ በመለወጡ የግሪክ አልፋቤት መጀመርያው የአናባቢ ፊደል ጥቅም ያገኘው ጽሕፈት ሆነ። የግሪክ አልፋቤትም በተለይ ለላቲን አልፋቤትና ለቂርሎስ አልፋቤት፣ ለሌሎችም፣ ወላጅ ሆነላቸው። ከግሪክኛ በላይ የግሪኩ ጽሕፈት ለአንዳንድ ሌሎች ልሳናት ተለምዷል። በዘመናዊ ግሪክ ቋንቋ በጥቅም ላይ የሚውሉት ፊደላት እነዚህ ናቸው። ምሳሌዎች ^ ለምሳሌ፣ ἀγκών. ^ ለምሳሌ፣ εγγραφή. ^ ለምሳሌ፣ εγγεγραμμένος. ^ ለምሳሌ፣ βια. ^ ለምሳሌ፣ μια. የግሪክ አልፋቤት ከ800 ዓክልበ. ያህል ጀምሮ ቢታወቅም ከዚያ በፊት ከ1450 እስከ 1100 ዓክልበ. ድረስ ባለው ጊዜ በሚውኬናይ ጽሕፈት የተጻፉ ቅድመ-ግሪክኛ መዝገቦች ከሥነ ቅርስ ተገኝተዋል። (ይህ ቋንቋ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) ^ ሀ ለ Woodard 2008, pp. 15–17 ^ ሀ ለ Holton, Mackridge & Philippaki-Warburton 1998, p. 31"} {"id": "48626", "contents": "ኢውትረሕት (ሆላንድኛ፦ Utrecht) (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "48466", "contents": "ዩኒቨርሲቲ ኦፍ ኬምብሪጅ በኬምብሪጅ፣ ኢንግላንድ የሚገኝ ሲሆን በእንግሊዝኛ ተናጋሪው ዓለም ውስጥ ለረጅም ጊዜ ከቆዩት ዩኒቨርስቲዎች ፪ኛው ነው (ከ1201 ዓ.ም.) ። ኬምብሪጅ ዩንቨርስቲ የተለያዩ የትምህርት ኮርሶችን በመስጠት ብዙ ሺህ የሚሆኑ ተማሪዎቸን አስመርቋል። (ይህ ትምህርት ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "44995", "contents": ""} {"id": "47723", "contents": "Q / q በላቲን አልፋቤት አሥራ ሰባተኛው ፊደል ነው። የ«Q» መነሻ ከቅድመ-ሴማዊ ጽሕፈት «ቆፍ» እንደ ሆነ ይታስባል። በዚህ ጽሕፈት ፊደሉ የአመልማሎ (የሸማኔ ዕቃ) ስዕል መሰለ። ለዚህ ተመሳሳይ የግብጽ ሀይሮግሊፍ ነበር። ቅርጹ ከዚያ በፊንቄ (ከነዓን) ሰዎች ተለማ። በነዚህ ልሳናት የ/ቅ/ ድምጽ ለማመልከት ጠቀመ። ከዚህም በግሪክ አልፋቤት \"ቆፓ\" Ϙϙ) ደረሰ፤ በግሪክኛ ግን የ/ቅ/ ድምጽ ባለመኖሩ በK ፈንታ «ኮ» እና «ኩ» ለመጻፍ በϘ ሆነ። እንዲሁም ፊደሉ በጥንታዊ ኢታሊክ አልፋቤትና በላቲን አልፋቤት ገባ፤ በኋላ ግን የϘ ጥቅም ከግሪክኛ ጽሕፈት ከቁጥሩ «ዘጠና» (90) በቀር ይጠፋ ነበር። በሮማይስጥም በጊዜ ላይ የ«Q>> ጥቅም ከ«O» በፊት ጠፍቶ ከ«U>> በፊት ብቻ ይታይ ነበር። እስካሁንም ድረስ በአብዛኛው የምዕራብ አውሮፓ ላሳናት እንዲህ ነው። በጣልኛ፣ ፈረንሳይኛ እና እስፓንኛ ይህ «qu» /ክ/ ለመጻፍ በተለይም በ /ኬ/፣ /ኪ/ (que, qui) ይታያል። በእንግሊዝኛ የ «qu» ድምጽ እንደ /ኲ/ ያሰማል፤ በጀርመንኛም እንደ /ኲ/ ወይም /ክቭ/ ያሰማል። በግዕዝ አቡጊዳ ደግሞ «ቀ» («ቆፍ») የሚለው ፊደል ከቅድመ-ሴማዊው «ቆፍ» ስለ መጣ፣ የላቲን 'Q' ዘመድ ሊባል ይችላል። የ፺ (90) ምልክት ደግሞ ከዘመናዊው ግሪኩ ቆፓ (90) በተቀየረው መልክ (Ϟ ϟ) ደረሰ። በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ Q የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ።"} {"id": "11828", "contents": "ቻይና ( ቻይንኛ : 中国 ፤ ፒንዪን : ጒንጉኦ ) ፣ በይፋ የቻይና ህዝባዊ ሪፐብሊክ (PRC ፣ ቻይንኛ : 中华人民共和国 ፣ ፒንዪን : Zhonghuá Rénmín Gonghéguó) በምስራቅ እስያ የሚገኝ ሀገር ነው። ከ1.4 ቢሊየን በላይ ህዝብ ያላት የአለማችን በህዝብ ብዛት የምትገኝ ሀገር ነች። ቻይና አምስት ጂኦግራፊያዊ የሰዓት ዞኖችን ያቀፈች ሲሆን 14 የተለያዩ ሀገራትን ትዋሰናለች ይህም በአለም ላይ ካሉ ሀገራት ሁሉ ከሩሲያ ቀጥሎ ሁለተኛዋ ነች። በግምት 9.6 ሚሊዮን ስኩዌር ኪሎ ሜትር (3,700,000 ስኩዌር ማይል) የሚሸፍን ሲሆን ይህም በዓለም ሦስተኛው ወይም አራተኛው ትልቅ አገር ነው። (ሆንግ ኮንግ እና ማካዎ)። የሀገሪቱ ዋና ከተማ ቤጂንግ ነው። ቻይና በሰሜን ቻይና ሜዳ ውስጥ በቢጫ ወንዝ ለም ተፋሰስ ውስጥ ከአለም የመጀመሪያዋ ስልጣኔዎች አንዷ ሆና ተገኘች። ቻይና ከ 1 ኛው እስከ 19 ኛው ክፍለ ዘመን ባለው ጊዜ ውስጥ በአብዛኛዎቹ ሁለት ሺህ ዓመታት በዓለም ቀዳሚ ኢኮኖሚያዊ ኃያላን ነበረች ። ለሺህ ዓመታት፣ የቻይና የፖለቲካ ስርዓት በ21ኛው ክፍለ ዘመን ከዘአበ ከፊል አፈ ታሪክ ከሆነው የ Xia ሥርወ መንግሥት ጀምሮ በፍፁም የዘር ንጉሣዊ ነገሥታት ወይም ሥርወ መንግሥት ላይ የተመሠረተ ነበር። ከዚያን ጊዜ ጀምሮ፣ ቻይና ብዙ ጊዜ ተስፋፍታ፣ ተሰብራ እና እንደገና ተዋህዳለች። በ 3 ኛው ክፍለ ዘመን ከዘአበ ኪን ዋናውን ቻይናን አንድ አድርጎ የመጀመሪያውን የቻይና ግዛት አቋቋመ."} {"id": "49305", "contents": "የመጽሐፍ ቅዱስ ጥንታዊነት (ሮማይስጥ፦ Liber Antiquitatum Biblicarum /ሊቤር አንቲኲታቱም ቢብሊካሩም/ ወይም «የመጽሐፍ ቅዱስ ቅርሶች») በጥንት የተቀነባበረ የአይሁዶች ታሪክ መጽሐፍ ነው። አሁን ጽሑፉ የሚታወቀው በሮማይስጥ ትርጉም ብቻ ሲሆን ፣ ከጥንታዊ አይሁዳዊው ፈላስፋ ፊሎ (28 አክልበ.-42 ዓም ገደማ) ጽሑፎች ጋር አብሮ ተገኝቶ ስለ ደረሰልን፣ ለረጅም ጊዜ ፊሎ እራሱ የጻፈ ድርሰት እንደ ነበር ታሰበ። ዛሬ በፊሎ እንደተጻፈ ስለማይታመን፣ መጽሐፉ «ሲውዶ ፊሎ» (Pseudo-Philo ወይም «ሐሣዊ ፊሎ» በመባል ይታወቃል። በጽሁፉ ውስጥ የደራሲው ስም መቸም ስለማይጠቀስ፣ ይዘቱ ሆን ብሎ በሐሠት ተጽፏል ለማለት ሳይሆን፣ ፊሎ በውነት እንዳልጻፈው ብቻ ለማመልከት ነው «ሐሣዊ ፊሎ» የተባለው። ታሪኩ በተጻፈበት ወቅት የአይሁዶች ዋና ቤተ መቅደስ በኢየሩሳሌም ገና እንዳልጠፋ ይመስላል፤ ስለዚህ ብዙዎቹ ሊቃውንት ከ62 ዓም አስቀድሞ እንደ ተቀነባበረ ገመቱ። የተጻፈበት ቋንቋ ዕብራይስጥ ሲሆን ከዚያ ወደ ግሪክኛ፣ ከዚያም ከግሪክኛ ወደ ሮማይስጥ እንደ ተተረጎመ ይታስባል። በዚህ መንገድ በይዘቱ ውስጥ ካሉት ስያሜዎች በሮማይስጥ ሲነበቡ በርካታዎች ከዕውቅና መጠን ይልቅ ተዛብተዋል። ታሪኩ በመጽሐፍ ቅዱስ ያሉትን ታሪኮች ከአዳም ጀምሮ እስከ ንጉሥ ሳኦል ዕረፍት ዘመን (እስከ 1008 ዓክልበ. ግድም) ድረስ ያወራል። የተጻፈው እንኳ ከረቢ አኪቫ በን ዮሴፍ ማሶራዊ ትርጉም አስቀድሞ በመሆኑ፣ ለታሪካዊ አስተያየቶቹ ጥቂት ዋጋ ያለው መጽሐፍ ይቆጠራል። ሆኖም ከምናውቀው መጽሐፍ ቅዱስ ታሪኮች በብዙ ረገዶች ይለያል ወይም ተጨማሪ መረጃ አለው። ከመጀመርያው የአዳምና የሕይዋን ወንድና ሴት ልጆች ስሞች ሁሉ ይዘርዝራል፣ እንዲሁም የሴት፣ የሔኖስ፣ ወዘተ."} {"id": "19915", "contents": "ዥን-ፖል ሳትራ (ሰኔ 21, 1905 – መጋቢት 15, 1980) ፈረንሳዊ ኅልውነት (ኤግዚስቴንሺያሊዝም) ፍልስፍና አራማጅ የነበረ ሰው ነው። ከፍልስፍናው ጎን ለጎን ፊልሞች፣ ልብ ወለዶች፣ የስነ ጽሁፍ ግምገማና ተውኔቶችን ይደርስ ነበር። ሳትራ ፓሪስ ፈረንሳይ ሲወለድ፣ እዚያው ተምሮ 1928ዓ.ም. ላይ ከዩኒቨርሲቲ በፍልስፍና ዶክትሬት ተመርቋል። ቀጥሎም ለ2 አመት የፈረንሳይን ጦር ተደባልቆ በውትድርና አገልግሏል። በ1938 በደረሰው ልቦለድ፣ ሳትራ የኅልውነትን ፍልስፍና ነጥቦች በሚያሳይ መልኩ ስለ ሰው ልጅ ነጻነት ዘግቧል። በ1939 ሳትራ የፈረንሳይን ሰራዊት ተቀላቅሎ የጀርመንን ናዚ ሰራዊት ሲዋጋ በ1940 ዓ.፣ም. ተማረከ። ለሚቀጥሉት 9 ወራት በእስር አሳለፈ። ከእስር ከተለቀቀ በኋላ በአስተማሪነት ስራው ቀጠለ። በ1943 ኅልውነትና ምንምነት የተሰኘውን መጽሐፉን አሳተመ። በመጽሐፉ የሰው ልጆች ለሚኖሩበት አገር ወይንም ማህበረሰብ ደንቦች በጣም ተገዥ ከሆኑ፣ የራሳቸውን ውሳኔ ማሳለፍ ያቅታቸዋል የሚል ነጥብን ለአንባቢወቹ ለማሳየት ይሞክራል። በ1945 ዘመናዊ ጊዜ የተሰኘውን ጋዜጣ በማቋቋም ስለ ፖለቲካ፣ ኪነት እና ሥነ ፅሑፍ ብዙ ጽሑፎችን ያቀርብ ነበር። በ1946 ኅልውነት ሰውነት ነው የተሰኘውን መጽሐፉን በማሳተም የኅልውነትን ፍልስፍና ለማብራራት ሞክሯል። ኅልውነት ስለ ሰው ልጅ ነጻነት የሚተጋ የፍልስፍና አይነት ነው። በ50 ና 60ወቹ ሳትራ በፈረንሳይ ፖለቲካ እጅግ ተሳታፊ ሆነ። ፈረንሳይ የቀድሞ ቅኝ ግዛቷን አልጀሪያን ለቃ እንድትወጣ ይወተውት ነበር። የቪየትናምን ጦርነት አውግዟል። ሳትራ በ1980 ሲያርፍ ለቀብሩ 50፣000 ሰው ተገኝቶ ነበር። የተቀበረውም ፓሪስ፣ ፈረንሳይ ነበር።"} {"id": "3308", "contents": "በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ ሴየራ ሌዎን የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "48607", "contents": "ናቫሆ (ናቫሆኛ፦ /ናቤሆ/ ወይንም /ዲኔ/) በደቡብ ምዕራብ አሜሪካ አገር እሚገኝ ብሔር ነው።"} {"id": "30921", "contents": "ሄርኩሌስ ሊቢኩስ ወይም ሊብዩስ ጣልያናዊው መኖኩሴ አኒዩስ ዴ ቪቴርቦ በ1490 ዓ.ም. ባሳተመው ዜና መዋዕል ዘንድ፣ በጣልያን ሀገር የነገሠ ንጉሥ ነበር። በሮሜ አፈ ታሪክ ደግሞ የሄራክሌስ ስም «ሄርኩሌስ» ነበረ። በአኒዩስ ጽሑፍ መሠረት፣ ሄርኩሌስ የኦሲሪስ አፒስ ልጅ ነበር። አባቱ ኦሲሪስ የግብጽ ፈርዖን ሲሆን በ2003 ዓክልበ. ግድም በቲፎን ተገደለ። ልጁ ሄርኩሌስ ግን የአባቱን ቂም በቅሎ ቲፎንን ገደለውና ለአጭር ጊዜ ፈርዖን ሆነ። ቶሎ ግን ለግብጽ ተገዥ ወደ ሆኑት አገራት ሄዶ አመጸኛ አገረ ገዦቹን አስወጣቸው። ቡሲሪስን ከፊንቄ (ከነዓን)፣ ሌላውን ቲፎን ከፍርግያ (ማዮንያ)፣ ሚሊኑስን ከቀርጤስ፣ አንታዮስን ከሊብያ አስወጣቸው። ከዚያ ፫ቱን ሎምኒኒዎች ከእስፓንያ አስወጥቶ በፈንታቸው ሂስፓሉስን ንጉሥ ሆኖ ሾመው። ከዚያ በኬልቲካ (ፈረንሳይ) አለፈና የንጉሣቸውን ኬልቴስን ልጅ ጋላጠያን አግብቶ ጋላጤስን ወለደችለት። ከዚያ ሄርኩሌስ ለ፲ ዓመት ያህል በጣልያን ንጉሥ ሌስትሪጎን ላይ ጦርነት አድርጎ አሸነፈውና በ1992 ዓክልበ. ግድም ዘውዱን ተከተለው። ለ፳ ዓመታት ጣልያንን በሰላም ገዝቶ ብዙ መንደሮች ሠራ። በ1973 ዓክልበ. ግድም ግን የጊጋንቴስ ወገን እንደገና ጦርነት ጀመሩ። በ1968 ዓክልበ. ግድም አጠፋቸውና እንደገና ሌላ 30 አመታት ገዛ። በ1938 ዓክልበ. ግድም ልጁን ቱስኩስ ከዶን ወንዝ ጠርቶ የጣልያን ንጉሥ አድርጎ ወደ እስፓንያ ተመለሰና የልጁን ልጅ ሂስፓኑስን በዙፋን ተከተለው። በዚህ ወቅት ከሠሩት ከተሞች ባርሴሎና በሄርኩሌስ እንደ ተሠራ የሚል ልማድ አለ። በ1929 ዓክልበ."} {"id": "47872", "contents": "ብሩስ ሊ (Bruce Lee 1933-1965 አም) ዝነኛ ቻይናዊ-አሜሪካዊ የኩንግ-ፉ ፊልም ተዋናይ ነበር።"} {"id": "15796", "contents": "ሲግመንድ ፍሮይድ (1856 - 1939 እ.ኤ.አ.) ኦስትሪያ የተወለደ የነርቭ ሃኪም እና ስነ ልቡና ተመራማሪ ነበር። የትንተናዊ ስነ ልቡና ( የሳይኮአናሊሲስ ) አባት እየተባለ ይጠቀሳል። ፍርይድ በስነ ልቡና ጥናት ታዋቂ የሆነው የሰውን ልጅ ያልነቃ ኅሊና በሳይንሳዊ ዘዴ በማጥናቱ ነበር። እያንዳንዱ ግለሰብ የነቃ ኅሊና እንዳለው ሁሉ ያልነቃም ህሊና አለው፣ ሆኖም ግን ግለስቦች ያልነቃውን የአዕምሮ ክፍል ምን እንደሚያሳብ ማወቅ አይችሉም፡ በተጨማሪ ግለሰቦች ይህን የአዕምሮ ክፍላቸውን ማዘዝም ሆነ መቆጣጠር አይችሉም። ያልነቃው ክፍል በራሱ ፍላጎት ግለሰቡ በኅይወት እስካለበት ዘመን ድረስ ያስባል። ይህን ሃሳብ በጽሁፍ ባቀረበበት ወቅት ፍሮይድ ላይ ከፍተኛ ተቃውሞ ደርሷል፡ ምክንያቱም ብዙ ሰዎች እራሳቸው የማያውቁትና የማይቆጣጠሩት ክፍል አዕምሮአቸው ውስጥ እንዳለ ለመቀበል ስላቃታቸው ነበር። በፍሮይድ አስተሳሰብ በህይወት ከመኖር ቀጥሎ ለሰው ልጅ ከፍተኛ ዋጋ ያለው ፍትወተ ስጋ እንደሆነ ጽፏል። ይህን ፍላጎት ሊቢዶ በማለት ተንትኗል። የሰው ልጆች የማይፈልጉትን ሁሉ እንዲያረጉ እስከማስገደድ ድረስ ይህ ሊቢዶ ያስገድዳል ብሏል። ፍሮይድ የአይሁድ ሃይማኖት ተከታይ ስለነበር በ1930ወቹ የሱ መጽሃፎች ተሰብስበው እንዲቃጠሉ ናዚዎች አደረጉ። በ1938 እ.ኤ.አ. የአዶልፍ ሂትለር ሰራዊት ፍሮይድና ቤተሰቦች ላይ ጉዳት ለማድረስ እንደሚሹ ሲያረጋግጥ ፍሮይድ ከነቤተሰቦቹ ቪየና (ኦስትሪያ)ን ለቆ ወደ እንግሊዝ ተሰደደ። Sigmund Freud - birthplace PRIBOR in Czech language"} {"id": "41647", "contents": "ታላቁ ሳርጎን (አካድኛ፦ ሻሩ-ኪን «ዕውነተኛ ንጉሥ») ከ2077 እስከ 2064 ዓክልበ."} {"id": "50797", "contents": "ጁቪን ሃብሪማና (ጁኒካል ሃያሪምማና ፣ 1937 ማርች 8 - ኤፕሪል 6 ቀን 1994) እ.ኤ.አ. እ.ኤ.አ. እ.ኤ.አ. በ 1994 እስከ ተገደለበት ጊዜ ድረስ የሩዋንዳ ፕሬዚዳንት ነበሩ ፡፡ እ.ኤ.አ ኤፕሪል 1994 እ.አ.አ. ወደ ኪጊሊ አውሮፕላን ማረፊያ አንድ አውሮፕላን በአንድ ሰው በጥይት ተመትቶ ሃርጊማናን እና የብሩንዲው ፕሬዝዳንት ሲፕፔን ናታሚር ተገደሉ ፡፡ ይህ በዋነኛው በትልቁ ቱት አናሳ እና ሁቱ በሚበዛው መካከል ግጭት እንዲፈጠር አድርጓል ፡፡ ጁvenናር እ.ኤ.አ. በ 1963 ሩዋንዳ ነፃ ከወጣች በኋላ በኪግሊ ወታደራዊ አካዳሚ እና በብሔራዊ መከላከያ ሀይል አዛዥነት ከተመረቁ በኋላ ወደ ቤልጅየም መኮንን ምክትል ሆነ ፡፡ እ.ኤ.አ. ጥር 1964 ወደ ካፒቴንነት ተሻሽለው በ 1965 የመከላከያ ፖሊስ ሚኒስትር ሆነው ተሹመዋል ፡፡ እ.ኤ.አ. ሐምሌ 5 ቀን 1973 ፕሬዝዳንት ግሬጎሪ ካባባናን በአንድ መፈንቅለ መንግስት አሸነፈ ፣ ስልጣንን በቁጥጥሩ ስር በማድረግ የሁቱ ነፃ አውጭ ፓርቲን ድል በማድረግ በብሔራዊ አብዮታዊ ልማት ልማት (ኤም.አር.ዲ.) አምባገነናዊ ስርዓት ተቋቋመ ፡፡ ከሩዋንዳ አርበኞች ግንባር (አርፒኤፍ) ጋር የተደረገው የእርስ በእርስ ጦርነት እ.ኤ.አ. በ 1990 ከተጀመረ በኋላ ፣ አርፒኤስ ሰሜናዊውን ክፍል ተቆጣጥሮ ሃያሊያሊያና ግጭቱን ይበልጥ አጠናክሮታል ምክንያቱም RPF ቱ ቱሲሲ ነው ፡፡ በ 1993 የሰላም ስምምነት የተፈረመ ቢሆንም ግጭቱ ቀጥሏል ፡፡ እ.ኤ.አ. ኤፕሪል እ.ኤ.አ. ኤፕሪል 6 ኪጊሊ እና ዳሳሺን Falcon 50 ድንበር ለኪጊali ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ በሁለት መርገጫዎች በጥይት ተተክለው ከዚያ ፍንዳታ ፡፡"} {"id": "45410", "contents": "በኢትዮጵያ የተገኙ የጥበብ ሰዎች በሥራዎቻቸው የቱንም ያህል መለኪያ ቢቀመጥላቸው ለገ/ክርስቶስ ግን ”ይህ ቀረው” ለማለት ማጣፊያው ያጥር ይሆናል፡፡ በሀሳቡና በስሜቱ ተፈትለው በጌጡት ስራዎቹ የተደነቅነውን ያክል ከአስተዋይነቱ፤ ከሥብእናውና ከማንነቱ እንደዚሁም ከጠንካራ ሠራተኝነቱ የምንማራቸው ብዙ ቁምነገሮች አሉ፡፡ በተወለን ሥራዎቹ ቀን ቀንን እየወለደው ሲቀጥል የዚህ ሠው ሥራዎች ውርስ ሆነው ለሁል ጊዜም አብረውን ይኖራሉ፡፡ ገብረ ክርስቶስን በስዕል ሥራው ዓለም አውቆታል፡፡ ይህ ብቻ አይደለም ለስሜቱም ቢሆን፤ በማጣትና በማግኘት ፣ በሞት ጭካኔ ፣ በብቸኝነት፣ በትካዜና ፍቅር በአጠቃላይ በሠው ልጅ ጠባይ ተለይተው የሚነሱ ማንነቶችን ነቅሶ…በግጥሞ የተወልን ሥራዎቹ ዘመን ተሻጋሪ ናቸው፡፡ የገብረክርስቶስ ደስታን ነገር ባስበው ሳስበው እንዲያው ደርሶ አንዳች የማልፋተው ሀሳብ በውስጤ ይራወጣል፡፡ መሽቶ እስኪነጋ ለኔ የዚህ ሰው ሥራ አዲስ ነው፡፡ በዛ ዘመን የተነሱ አስደናቂዎቹ ብእረኞች በአለም ተወዳደሪ መሆናቸውን ስመስክር ኩራት አለኝ፡፡ ነገርግን በቅጡ ለመዘከር የበቁት እጅግ ጥቂቶቹ መሆናቸውን ስረዳ “አደራ በላ“ መሆናችን ይታየኛል፡፡ ይሄ አስደናቂ ሰው ለአገሩ የነበረውን ፍቅር “ኢትዮጵያ እናቴ“ ሲል በሰጣት ቦታ የአገሩን ናፍቆት “አገሬ“ “እንደገና“ በተሰኙ ግጥሞቹ እንደዚሁም የአገር ቁጭቱን “የጾም ቀን“ እና “በባእድ አገር“ በተሰኙት ግጥሞቹ በሚገባ ገልጾታል፡፡ በተለይ አገሬ የተሰኘው ግጥሙ አንጀት ይበላል፡፡ ምን ይደረግ ይህ ታላቅ ሰው በስደት እንደማሰነ የአገሩን አፈር ለመቅመስ አለመታደሉ ያስቆጫል፡፡ ገብረ ክርቶስ ከአባቱ ከአለቃ ደስታ ነገዎ ከእናቱ ከወ/ሮ አፀደ ማርያም ወንድማገኝ በ1924 ዓ.ም በምስራቁ የሀገራችን ክፍል ሀረር ከተማ ተወለደ፡፡ ከዘር የሚወረስ አንዳች ነገር ካለ አባቱ አለቃ ደስታ በኢትዮጵያ ቤተክርስቲያን ሀይማኖታዊ ትምህርት ሊቅና በብራና የዕጅ ጽሁፎቻቸው በባህላዊው ሥዕሎቻቸው የተደነቁ ሰው እንደ ነበሩ ይነገራል፡፡ ገብረ ክርስቶስ ወላጅ እናቱን (ወ/ሮ አፀደ ማርያም ወንድማገኝ) ገና በልጅነቱ በሞት ተነጠቀ፡፡ መቸም የእናት ሞት ከባድ ነው፡፡ ብቻ አምላክ ጨርሶ አልከፋም አያቱ እማሆይ ብርቅነሽ ሳሳሁ ልክ እንደ እናት ማስረሻ…ልክ እንደናት ሆነው አሳደጉት ፡፡ የአባቱን እውቀት ብሎም የሥዕል ሥራ እያደነቀ ላደገው ትንሹ ገ/ክርስቶስ የሕይወት ጥሪውን የለየው ገና በጠዋቱ ነበር፡፡ በተለይ የሚደንቀው እዚህጋ ነው!"} {"id": "45618", "contents": "መርሆተፕሬ ሶበክሆተፕ ግብጽ በ2ኛው ጨለማ ዘመን (13ኛው ሥርወ መንግሥት) ምናልባት ከ1684 እስከ 1680 ዓክልበ. ግድም ድረስ የገዛ ፈርዖን ነበረ። ስሙ የቶሪኖ ቀኖና ከተባለው ዝርዝር ጠፍቶ ቢሆንም፣ ከሐውልቱ ይታወቃል። በአቶ ኪም ራይሆልት አስተሳሰብ፣ ከካነፍሬና ከኻውተፕሬ መካከል ነበር የገዛው። K.S.B. Ryholt: The Political Situation in Egypt during the Second Intermediate Period, c. 1800 – 1550 BC, Carsten Niebuhr Institute Publications, vol. 20. Copenhagen: Museum Tusculanum Press, 1997 (እንግሊዝኛ)"} {"id": "45253", "contents": "ስተንዳል (ፈረንሳይኛ፦Stendhal) (1783-1842 ዓም) የፈረንሳይ ደራሲ ነበር። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "47525", "contents": "ስቲቨን ሲጋል (እንግሊዝኛ፦ Steven Seagal 1944 ዓም - ) የአሜሪካ ፊልም ተዋናይ ነው። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "2138", "contents": "1 January 1975 - 11 September 1975 እ.ኤ.ኣ. = 1967 አ.ም. 12 September 1975 - 31 December 1975 እ.ኤ.ኣ. = 1968 አ.ም."} {"id": "12462", "contents": "ኮፐርኒኪየም ወይም ኮፐርኒሺየም (Copernicium) የንጥረ ነገሮች ሠንጠረዥ ውስጥ ኬሚካዊ ውክሉ Cn ነው። አቶማዊ ቁጥሩም 112 ነው። የጥንተ፡ንጥር ጥናት (ኬሚስትሪ) በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ ኮፐርኒኪየም የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ። (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "45810", "contents": "ጁልስ ቨርን ( 1828-1905 እ.እ.አ.) ፈረንሳዊ ፀሐፊ ነበር። ከሥራዎቹም መሃከል \"በዓለም ዙሪያ በሰማኒያ ቀናት\"፤ \"ወደ ምድር መሀል ጉዞ\" እና \"አንድ ሺ ሊግ ከባህር በታች\" የተባሉት ይጠቀሳሉ። አብዛኞቹ መፅሐፎቹ ከሳይንስ ዕውቀት ይልቅ በዓይነ-ሕሊና ላይ ቢያተኩሩም አንዳንዶቹ ለምሳሌ የህዋ ጉዞ እና የመረጃ መስኮት (ቴሌቪዥን) እውን ሆነዋል።"} {"id": "45778", "contents": "ኢኪከ የቺሌ ከተማ ነው።"} {"id": "45978", "contents": "ዓለማየሁ ገላጋይ በ1960 ዓ.ም በአራት ኪሎ አካባቢ ተወለደ። በዳግማዊ ምኒልክ ፩ኛ ፪ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተምሯል። በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ስኩል ኦፍ ጆርናሊዝም ተምሮ ተመርቋል። ዓለማየሁ ገላጋይ \"ኔሽን\" ፣ \"አዲስ አድማስ\" ፣ \"ፍትሕ\" ፣ \"አዲስ ታይምስ\" ፣ እና \"ፋክት\"ን ጨምሮ በተለያዩ ጋዜጦችና መጽሔቶች ላይ በሚያቀርባቸው መጣጥፎች ይታወቃል። ሥራዎች \"ስብሐት ገብረእግዚአብሔር ሕይወትና ክህሎት\"፣ \"ቅበላ\"፣ \"የብርሃን ፈለጎች\"፣ \"ኢህአዴግን እከሳለሁ\"፣ \"ኩርቢት\"፣ \"ወሪሳ\"፣ \"አጥቢያ\"፣ \"የፍልስፍና አፅናፍ\"፣ \"በፍቅር ስም\"፣ \"መለያየት ሞት ነው\"፣ \"በእውነት ስም (ታለ)\"፣ \"ውልብታ\"፣ \"በእምነት ሥም(ሐሰተኛው) \" የተሰኙ ልቦለድና ኢልቦለድ መፃሕፍት ለአንባቢያን አበርክቷል። ከዚህ በተጨማሪም \"መልክዓ–ስብሐት\" በተሰኘው መጽሐፍ 27 ጸሐፊያን፣ያን ደራሲያን፣ ገጣሚያንና ሰዓሊያን አሳትፎ በማሰናዳት ለአንባብያን አድርሷል። ዓለማየሁ ገላጋይ በሃያሲነትም ስም ያተረፈ የብዕር ሰው ነው። ገና ለሕትመት ያልበቁ በርካታ ሥራዎችም አሉት።"} {"id": "22642", "contents": "ቄጠማ (Cyperus papyrus) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።"} {"id": "46623", "contents": "ሴውታ (እስፓንኛ፦ Ceuta) በአፍሪካ የሚገኝ የእስፓንያ ከተማ ነው። በሜዲቴራኔያን ባሕርና በሞሮኮ በሙሉ ይዋሰናል። ከ1660 ዓም ጀምሮ የእስፓንያ ስለ ሆነ፣ እንደ እስፓንያ ክፍል ይቆጠራል። ሆኖም ሞሮኮ በዚህና በሌላው የእስፓንያ አፍሪካዊ ከተማ በሜሊያ ላይ ይግባኝ አላት። በ1987 ዓም የራስ ገዥ ሁኔታ አገኘ፤ ከዚያ ቀድሞ የአንዳሉሲያ ክፍላገር ከተማ ይቆጠር ነበር። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "12971", "contents": "ሽሮ ወጥ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚሰራ የምግብ አይነት ሲሆን፣ የሚሰራውም ከአተር ወይንም ባቄላ ዱቄት ነው። ሽሮ ፍርፍር ቦዘና ሽሮ Shiro Wot (spicy dry peas stew) ½ kg Dry green peas 3 lg Onions ½ cup Oil 1 ea Head garlic ½ ts Ground ginger ½ ts Black pepper 1 t Salt 3-4 cups water. The ground peas in tap water for 20 minutes. The onions and cut into small cubes. Peel and mash the garlic. The oil in a pan and saute the onion and garlic until golden. Add the ginger, pepper and salt and 2 cups water. Stir well, cover and bring to boil. 4-When the water boil, add the ground peas and the rest of the water and cook 40 minutes on a medium-low flame. Preparation time: 45 minutes Serves: 1 Sent by Lemlem, Boston, Sep 2006"} {"id": "3913", "contents": "ከ866 ዓም ጀምሮ የጥንታዊ ኖርስ ተናጋሪዎች (ቫይኪንጎች) በደሴቱ ላይ ሠፈሩ። ከዚያ በፊት ከአንዳንድ የአይርላንድ መኖኩሴዎች በቀር ምንም ኗሪዎች አልነበሩም፣ ሥፍራውም እንኳን አልታወቀም። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "46516", "contents": "ሳንቲያጎ ዴ ኮምፖስቴላ (እስፓንኛ፦ Santiago de Compostela) የእስፓንያ ከተማ ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "48218", "contents": "ቡርጎኝ (ፈረንሳይኛ፦ Bourgogne) እስከ 2008 ዓም ድረስ አስተዳደራዊ ክልል በፈረንሣይ አገር ነበር። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "18924", "contents": "ኡጋንዳ የአለም ባንዲራዎች ሰንደቅ ዓላማ (ይህ ባንዲራዎች ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "47842", "contents": "የዝሆን አስተኔ (Elephantidae) በክፍለመደብ Proboscidea («ባለ ኩምቢዎች») ውስጥ የሆነ አስተኔ ነው። ከአሁኑ ዝሆን ጭምር አንዳንድ በጥንት የጠፉት ነባር ዝርያዎች በተለይም Mammoth ማሞጥ ወይም ቀንደ መሬት በዝሆን አስተኔ ውስጥ ተመድበዋል።"} {"id": "48090", "contents": "የዊሠ (ጥንታዊ እንግሊዝኛ፦ Gewisse) ከአንግሎ-ሳክሶን ሕዝቦች ሴያሕስ (ሳክሶን) ብሔር አንድ ነገድ ነበሩ። ከ677 ዓም በኋላ ስማቸው ወደ «ምዕራብ ሴያሕስ» (ወስት-ሴያሕስ ወይም ወሠክስ) መንግሥት ተቀየረ። በአንግሎ-ሳክሶን ዜና መዋዕል ዘንድ፣ «ዪዊስ» ከተባለ ቅድማያት ተሰየሙ። በጀርመንኛ «gewiss» /ገቪስ/ ማለት እስካሁን «እርግጥኛ» ሲሆን፣ «የዊሠ» ማለት ምናልባት «እርግጠኛ፣ ታማኝ» እንደ ሆነ ይታስባል። በሌላ አስተሳሰብ የ«የዊሠ» ስም ከጎረቤታቸው ነገድ «ኊቸ» ስም ጋር ተመሳሳይነት ስላለው ከዚያ ጋር መዛመዱ ይሆናል ይባላል። በዜና መዋዕሉ ዘንድ መኮነናቸው ቸርድች መጀመርያ በ፭ መርከቦች በብሪታኒያ ጠረፍ ላይ በ487 ዓም ወረረ። ከ511 ዓም ጀምሮ ይህ ቸርድች የንጉሥነት ማዕረግ ወሰደ። በኋላ በንጉሣቸው ኪውነግልስ ሥር በ628 ዓም፣ የዊሠ ክርስትናን ተቀበሉ። ከተከታዮቹ መሃል ማዕረጋቸው እስከ 677 ዓም «የየዊሠ ንጉሥ» ተባለ፣ ከንጉሥ ካድዋላ (677-681 ዓም) ጀምሮ ግን ይህ «የወስት-ሴያሕስ ንጉሥ» ሆነ።"} {"id": "47866", "contents": "ካሳብላንካ የሞሮኮ ከተማ ነው። ጥንታዊ ስሙ በታማዚሕት በርበርኛ ቲፊናቅ ጽሕፈት ⴰⵏⴼⴰ /አንፋ/ ነበር። በባሕር ወንበዴ ምክንያት ፖርቱጋል በ1460 ዓም በመድፍ አጠፉትና፣ በሥፍራው በ1508 ዓም «ካሳ ብራንካ» (ማለት «ነጭ ቤት») የተባለ አምባ ሠሩ። በኋላም በእስፓንኛ ይህ «ካሳብላንካ» ሆነ፤ ወደ አረብኛም ተተርጉሞ «አድ-ዳር አል-ባይዻዕ» ተብሏል። በኗሪዎቹ ዘንድ ግን እስካሁን ድረስ እንደ «አንፋ» ይታወቃል።"} {"id": "38489", "contents": "በመጽሐፍ ቅዱስ መሠረት ከማየ አይኅ ቀጥሎ መጀመሪያ የአፍሪካ ሕዝብ የኖኅ ልጅ የካም ዘሮች ናቸው፤ ይህ አገር ሰናዖር ለሚሉት ቅርብ ስለ ነበር የባብል ግንብ ከተሠራ በኋላ ከዚህ ተነስተው ወደ ግብፅ ወረዱ። የግብጽ ቀድሞ ዘመን መንግሥት ዋና ጥንታዊ ነው፤ የመሠረተውም ፈርዖን ሜኒስ የተባለው ነው። ጸሓፊው ጊዮርጊስ ስንቄሎስ (፰፻ ዓ.ም. አካባቢ የጻፈው) ይህ ፈርዖን ሜኒስ በዕውነት የካም ልጅ ምጽራይም እንደ ነበረ ገመተ። ዳሩ ግን አባ አውሳብዮስ በጻፉት ዜና መዋዕል ዘንድ (፫፻፲፯ ዓ.ም. ተጽፎ)፣ የድሮ ግብጻዊው ባለታሪክ ማኔጦን (፫ኛው ክፍለ ዘመን ዓክልበ.) ስለ ኋለኞቹ ግብጻውያን ሲጽፍ፣ ይኮሩበት የነበረው የታላቁ ጥንት ዘመን ከማየ አይህ አስቀድሞ እንዳለፈ፣ በኋላም በዚያው አገር ዳግመኛ ከሠፈረበት ከካም ልጅ ምጽራይም በውኑ እንደ ተወለዱ ጽፎ ነበር። ተመሳሳይ ታሪክ በእስላም ጸሐፊዎች በግብጻዊው እብን አብድ ኤል-ሀከም እና በፋርሳውያን አል-ታባሪና ሙሐመድ ቈንዳሚር መጻሕፍት ሲገኝ፣ ፒራሚዶች፣ እስፊንክስ ወዘተ."} {"id": "48734", "contents": "ፖርቱ (ፖርቱጊዝኛ፦ Porto) የፖርቱጋል ከተማ። ስሙም በፖርቱጊዝኛ «ወደብ» ማለት ሲሆን የሮማይስጥ ስሙ ፖርቱስ ካሌ የሀገሩ ሞክሼ ሆነ። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "40690", "contents": "4 July በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም ሰኔ 27 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "8485", "contents": "አዪ ኩዌ አርማህ የጋና ጸሐፊ ነው። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "40600", "contents": "15 May በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም ግንቦት 7 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "47322", "contents": "ሞንትጎመሪ (እንግሊዝኛ፦ Montgomery /መንትገምሪ/) የአላባማ መቀመጫ ከተማ ነው።"} {"id": "10111", "contents": "ኡቡንቱ (እንግሊዝኛ፡ Ubuntu /ኡቡንቱ/) የሲስተም አሰሪ አይነት ነው። ይህ የማካሄጃ መደብ (Operating System) በነጻ ምንጭ (source Open source) ፍልስፍና መሰረት ለማንኛውም ሰዉ አንደፈለገዉ ሊጠቀምበት ወይም ሊቀይረው ይፈቅዳል. እንዳውም በነጻ ለመቅዳትና ለመጠቀም ይቻላል። www.ubuntu.com download ubuntu Unofficial Ubuntu Guide"} {"id": "47225", "contents": "ሉኒ ትዩንዝ (እንግሊዝኛ: Looney Tunes) የአሜሪካ ካርቶኖች ተከታታይ ከዋርነር ብሮስ ነው። ባግዝ ባኒ ዳፊ ደክ ኤልመር ፋድ ፖርኪ ፒግ ትዊቲ በርድ ሲልቬስተር ካት ፎግሆርን ሌግሆርን ማርቪን ማርሸን ፔፔ ለ ፒው ስፒዲ ጎንሳሌስ ዋይል ኢ ካዮቲ ሮድ ራነር ታስሜንያን ዴቭል"} {"id": "14636", "contents": ""} {"id": "44157", "contents": "ለአሪዞና ከተማ፣ ፍሎረንስ፣ አሪዞና ይዩ። ፍሎረንስ (ጣልኛ፦ Firenze /ፊረንጼ/) የጣልያን ከተማ ሲሆን የሕዝቡ ቁጥር 367,796 ነው። በ88 ዓክልበ. ፍሉዌንቲያ ተብሎ ተመሠረተ።"} {"id": "48788", "contents": "ፍልስጤም ወይም ፓለስታይን በምዕራብ እስያ የሚገኝ አውራጃ ነው። ዛሬ አውራጃው እስራኤልና የፍልስጤም ግዛት ምድሮች ናቸው። ስሙ ከጥንታዊው ብሔር ፍልስጥኤም ደረሰ። በ127 ዓም አይሁዶች ከሮሜ መንግሥት ካመጹ በኋላ፣ ሮማውያን አይሁዶቹን አባርረው የክፍላገሩን ስም ከ«ዩዳያ» (ይሁዳ) ወደ «ሲሪያ-ፓላይስቲና» (ሶርያ-ፍልስጤም) ቀየሩት። በ1940 ዓም ዘመናዊ እስራኤል ሲመሠረት አይሁዶችና አረቦች የፍልስጤም ኗሪዎች ነበሩ፤ በሁለቱ ብሄሮች ተከፋፈለ። ከዛም በኃላ ..."} {"id": "48810", "contents": "ቅቤ ወተትን በመናጥ አሬራ ከተለየ በኋላ የሚቀር ስባት ነው።"} {"id": "34006", "contents": "ድጂታል ክፍተት በኮምፒውተር ጥናትና በሥነ ኅብረተሠብ ረገድ ለዘመናዊው መረጃና መገናኛ ቴክኖሎጂ ግንኙነት ካላቸው ሕዝቦች (የመረጃ ኅብረተሠብ) እና ግንኙነት ከሌላቸው መካከል የሚገኘው ልዩነት ይገልጻል።"} {"id": "48789", "contents": "የጋዛ ስላጤ በደቡብ ፍልስጤም ሜድትራኒያን ባሕር ዳር ላይ የሚገኝ አነስተኛ ግዛት ነው። 1.8 ሚሊዮን ፍልስጤማውያን አረቦች ይኖሩበታል፤ አገዛዙ ግን በብዙ አገራት ዘንድ አጠያያቂ ነው።"} {"id": "43015", "contents": "አናቶሊያ ወይም ትንሹ እስያ ወይም ቱርክ በእስያ በመልክዓ ምድር ታላቅ ልሳነ ምድር ነው። በተለመደው በታሪክ «አናቶሊያ» ማለት ልሳነ ምድሩ እራሱ ብቻ ማለት ነበር። ከ1933 ዓ.ም. ጀምሮ የቱርክ መንግሥት በይፋ «አናቶሊያ» ማለት ለቱርክ እስያዊ ግዛት ሁሉ እንዲሆን ጠቀመው። ይህ ጥቅም አሁን በሰፊው ይቀበላል። በዚህ ትርጉም፣ የስሜን መስጴጦምያ ክፍል ደግሞ የአናቶሊያ ምሥራቅ ክፍል ነው።"} {"id": "49058", "contents": "ጃክሰንቪል (እንግሊዝኛ፦ Jacksonville) የፍሎሪዳ አሜሪካ ከተማ ነው። በ1824 ዓ.ም. ተመሠረተ።"} {"id": "48994", "contents": "ኮሎሲየም በሮሜ፣ ጣልያን የሚታይ በ62 ዓም የተመሠረተ ታላቅ አምፊቴያትር (እስታድዩም ወይም አይጠየፌ አዳራሽ) ነው። ይህ ከ550 ዓም ግድም በፊት ለድራማ ወይም ለውድድር ይጠቀም ነበር። ከ550 ዓም በኋላ በመኖኮሳት ይያዝ ነበር፤ በኋላም እንደ አምባ ጠቀመ።"} {"id": "48818", "contents": "ረስቶፍ-በ-ዶን (ሩስኛ፦ Росто́в-на-Дону́ /ረስቶፍ-ና-ደኑ/) የሩስያ ከተማ ነው። ስሙ ከስሜናዊው ከተማ ረስቶፍ ለመለየትና በዶን ወንዝ ላይ ስለሚቀመጥ ነው።"} {"id": "49146", "contents": "ቂጥኝ በከፍተኛ ሁኔታ ተላላፊ በሽታ ሲሆን በዋነኛነት በግብረ ስጋ ግንኙነት ይተላለፋል። አንዳንድ ጊዜ ይህ በሽታ ለረጂም ጊዜ በመሳሳም ወይም በቅርበት የሰውነት ንክኪ ሊተላለፍ ይችላል። በተጨማሪም በቁስል ሊተላለፍ ይችላል። በቂጥኝ በሽታ የተያዘ ሰው በሽታው በውስጡ እንዳለበት ባለማወቅ ለወሲብ ጓደኛው በቀላሉ ያስተላልፋል፡፡ በእርግዝና ላይ የምትገኝ አንዲት ሴት ይህን በሽታ ወደ ህፃኑ ታስተላልፋለች፡፡ ቂጥኝ በሽንት ቤት መቀመጫዎች፣ በበር እጀታዎች፣ በመዋኛ ገንዳዎች፣ የሌላ ሰው ልብስ በመልበስና በመመገቢያ እቃዎች በፍጹም አይተላለፍም፡፡ የበሽታው መነሻ ምልክቶች ቂጥኝ ትሪፖኒማ ፓሊደም በሚባል ባክቴሪያ መነሻነት ይከሰታል፡፡ ቂጥኝ ዋና የህብረተሰብ ችግር ሲሆን ለረጂም ጊዜ የሚቆይ ከባድ የጤና ችግሮች ጥሎብን ያልፋል ከነዚህም መካከል የአእምሮ ጉዳት፣ አይነስውርነትና የመሳሰሉት ናቸው፡፡ በሽታው እንዳለብን እንዴት እናውቃለን የቂጥኝ በሽታ ሶስት የህመም ደረጃዎች አሉት እነሱም 1. የመጀመሪያ ደረጃ ቂጥኝ በዚህ የህመም ደረጃ ላይ የሚገኙ በሽተኞች አንድ ወይም ከአንድ በላይ ቁስለት ይኖራቸዋል ይህ ቁስል ትንሽና ህመም አልባ ሲሆን በአፍና በብልት አካባቢ እነዚህ ቁስሎች ይከሰታሉ(ለመከሰት ከ10-90 ቀናት ይፈጅባቸዋል)፡፡ ቁስሎቹ ያለምንም ህክምና እና ጠባሳ በ6 ሳምንት ውስጥ ይድናሉ፡፡ 2."} {"id": "48978", "contents": "ሳውቫዶር ዳ ባዒየ (ፖርቱጊዝኛ፦ Salvador da Bahia) የብራዚል ከተማ ነው።"} {"id": "49114", "contents": "ሥልጣኔ ማለት የሠለጠነ ባህል ወይም ኅብረተሠብ ነው። ይህም ምን ማለት እንደ ሆነ ለመግለጽ በታሪክ ልዩ ልዩ ሀሣቦች ቀርበዋል። ባጠቃላይ የሠለጠነ ትርጉም በአማርኛ በጥበብ፣ በባለሙያነት ወይም በዕውቀት የተመጠነ የተለመደ ማለት ነው። የስልጣኔ ተቃራኒ አንትረቢ፣ አውሬነት ወይም ነውር ተብሏል። አልቤርት ሽቫይፀር በ1915 ዓም በጻፈው «የሥልጣኔ ፍልስፍና» (ዘ ፊሎሶፊ ኦቭ ሲቪላይዜሽን)፦ «በያንዳንዱ ሙያ፣ ከያንዳንዱም አስተያየት፣ በሰው ልጅ የተደረገው እርምጃ ሁሉ ድምር ነው፣ ድምሩ የእርምጃ ሁሉ እርምጃ ሆኖ ወደ ግለሠቡ መንፈሳዊ ፍጻሜ እስከሚረዳው ድረስ።» በማለት «ስልጣኔ»ን አስተርጒሟል። በአጭሩ፣ ወደ መንፈሳዊ ፍጻሜ የሚመራው የሰው ልጅ እርምጃ ሁሉ ድምሩ ሥልጣኔ ሊባል ይችላል። ላለፉት ጊዜዎች እርምጃ፣ ብዙ ጊዜ «ስልጣኔ» እንደ «ባህል» ወይም «ኅብረተሠብ» በመለዋወጥ ለማናቸውም ሊወከል ይችላል፤ ለምሳሌ «የማልታ-ቡረት ሥልጣኔ» በቅድመ ታሪክ በሳይቤሪያ ተገኘ፤ ወይም የማያ ሥልጣኔ ከ2000 ዓክልበ. እስከ 1690 ዓም ድረስ በዩካታን፣ ሜክሲኮ አካባቢ ቆየ።"} {"id": "50719", "contents": "ተፈሪ ባንቲ (1921 - 1977) .አ. ኖ Novemberምበር 28 ቀን 1974 እና በየካቲት 3 ቀን 1977 ዓ.ም. ድረስ የደርግ መንግስት ተብሎ የሚጠራው የአስተዳደር ቦርድ ሊቀመንበር ነበር ፡፡ ጊዜያዊ ተፈሪ በንቲ ከተሾመ በኋላ ወዲያውኑ የአማርኛ ጎሳውን አፅንኦት በመስጠት የስሙን አጻጻፍ ቀይሯል ፡፡ በስራ ላይ በነበረው ጊዜ የደርግ የህዝብ ማስታወቂያዎችን በማሰማራት የአስተዳደር ቦርዱን የህዝብ ፊት አስመሰከረ ፡፡ ከነዚህም መካከል እ.ኤ.አ. ከሶቪዬት ህብረት (የሶቪየት ህብረት ኮሚኒቲ ፓርቲ) ጋር የተጣጣመ ዴሞክራሲ ዓላማዎቹን የሚደግፍ የፖለቲካ ፓርቲ እንደሚፈጥር የተገለፀበት መስከረም 11 ቀን 1975 ነው ፡፡ በመንግሥቱ ውስጥ እ.ኤ.አ. ግንቦት 1975 ንጉሠ ነገሥቱ በማርስክሲስት ሌኒኒስት ጭብጥ በሶሻሊስት የሚተካውን መንግሥት በማወጅ በመጨረሻ በይፋ ይወገዳል ፡፡ በስልጣን ዘመኑ የደርግን ሕዝባዊ ማስታወቂያዎችን በማሰማራት የመንግስት ቦርድን ፊት ለፊት አሳይቷል ፡፡ ከነዚህም መካከል እ.ኤ.አ. ከሶቪዬት ህብረት (የሶቪየት ህብረት ኮሚኒቲ ፓርቲ) ጋር የተጣጣመ ዴሞክራሲ ዓላማውን የሚደግፍ የፖለቲካ ፓርቲ እንደሚፈጥር የተገለፀበት መስከረም 11 ቀን 1975 ነው ፡፡ በመንግሥቱ ውስጥ በግንቦት 1975 (እ.ኤ.አ.) ንጉሠ ነገሥቱ በተነሳው ማርክሲስት-ሌኒስቲስት የሶሻሊስት መንግስት የሚተካውን መንግሥት በማወጅ በይፋ ይወገዳል ፡፡ በወቅቱ መንግስቱ ኃይለ ማርያም በተቆጣጠረው ሬዲዮ ኢትዮጵያ ታፍሪ እና ጓደኞቹ በጥይት የተገደሉት የኢትዮ People'sያ ህዝባዊ አብዮታዊ ፓርቲ (ፒ.ፒ.ፒ.) ምስጢር ደጋፊዎች በመሆናቸው ነው ብሏል ፡፡ መንግስቱ የደርግን የ “ሳይንሳዊ ሶሻሊዝም” እንዴት እንደሚተካ በዝርዝር በመግለጽ በታፊር ንብረት የ 47 ገጽ እቅድ እንዳስታወሰ መንግስቱ ገል claimedል ፡፡ ^ http://www.mcnbiografias.com/app-bio/do/show?key=benti-tafari ^ https://am.shops-net.com/50719/1/%E1%89%B3%E1%8D%88%E1%88%AA-%E1%89%A2%E1%8A%95%E1%89%B2.html"} {"id": "49003", "contents": "ሎዛን (ፈረንሳይኛ፦ Lausanne) የስዊስ ከተማ ነው። የሕዝቡ ቁጥር 146,372 ሰዎች ነው።"} {"id": "22910", "contents": "ሥነ ቁጥር ወይንም በእንግሊዝኛ \"አርቲሜቲክስ\" ከሁሉ የሒሳብ ዘርፎች አንጋፋውና በሁሉም ሰው ጥቅም ላይ የሚውል ክፍል ነው። ሥነ ቁጥር የቁጥሮችን ቅልቅል ውጤት የሚያጠና ሲሆን ብዙ ጊዜ ቁጥሮች ሲደመሩ፣ ሲቀነሱ፣ ሲባዙና ሲካፈሉ የሚያሳዩትን ባህርይ ይመረምራል። ሒሳብ ተማሪዎች የቁጥር ኅልዮት ውጤቶችን ከፍተኛ ሥነ ቁጥር በማለት ከለተ ተለት መደመርና መቀነስ ጥናቶች ይለዩዋቸዋል። የሰው ልጆች ከጥንት ጀምሮ ሥነ ቁጥርን ተጠቅመዋል። ለምሳሌ አፍሪቃ ውስጥ የተገኘ 22፣000 ዓመት እንዳለው የሚቆጠር የአጥንቶች ቁርጥራጭ ለመቁጠርና ለመደመር ያገለግል እንደነበር ይጠቀሳል። በኋላም የግብጽ እና ባቢሎን ሰወች ቁጥርን መጻፍ እንደጀመሩና ይህን ፈጠራቸውን ለመደመርና ለመቀነስ እንደተገለገሉበት አሁን የተገኙ ቅርሶች ያስገነዝባሉ። የግብጽን የአጻጻፍ ስልት የተከተሉ ግሪኮችም በዩክሊድ እና ሌሎች የግሪክ ተማሪዎች አማካይነት ጥናቱን ለማሳደግ ችለዋል። ሆኖም እስከዚህ ዘመን የነበረው የቁጥር አጻጻፍ ስልት አቀማመጣዊ አልነበረም። ስለሆነም ለመደመርና ለመቀነስ፣ በተለይ ደግሞ ለማባዛትና ለማካፈል እጅግ የተወሳሰበና አሰልቺ ነበር። የሒሳብና የሥነ ቁጥር እድገት ከፍተኛ እመርታ ያሳየው ሕንዳውያን ተማሪዎች ዜሮና አቀማመጣዊ አጻጻፍ ስልትን በ4ኛው ክፍለዘመን ሲፈለስፉ ነበር። ይህም አሁን በመላው አለም የሚሰራበት ህንዲ-አረብ ቁጥር (ማለቱ፡ 0 1 2 3 4 5 6 7 8 9 ) እንዲፈጠር አደረገ። ፊቦናቺ የተሰኘው የጣሊያን ነጋዴ የዚህን ድንቅ ቁጥር ቀመርና ጥቅም በመጽሐፉ በ1202 ዓ.ም. (እ.ኤ.አ) በመጻፍና በአውሮጳ አገራት ሁሉ በማሰራጨት ታዋቂነቱ እንዲገን ሆነ። የህንዲ-አረብ ቁጥር ስርዓት በጣም ቀላል ከመሆኑ የተነሳ የሒሳብ ትምህርት በአውሮጳ እንዲያድግ ከፍተኛ አስተዋጽኦ አደረገ። ይሄው አዲሱ ስልት ለሒሳብ ጥናት መሰረት በመሆን የጥንቶቹን ሒሳብ ተማሪዎች ድንቅ ውጤቶች ከአዲሱ ስርዓት ጋር ሲነጻጻሩ እምብዛም ሆነው እንዲታዩ አደረጉ። የሂንዲ አረብ ቁጥር ስርዓት ለዘመናዊው የሒሳብ ትምህርት መነሳት ምክንያት ነው ቢባል ማጋነን አይሆንም። አስርዮሽ የቁጥር ስርዓት አስር የተለያዩ ምልክቶችን በመጠቀም ቁጥሮችን የሚወከያ ስልት ነው። ከዚህ በተረፈ በአስርዮሽ ስርዓት አቀማመጣዊ ዋጋ ለያንዳንዱ ቁጥር ይሰጠዋል። በዚሁ ስርዓት ነጥብን በመጠቀም ክፍልፋዮች ከሙሉ ቁጥሮች ይለያሉ። ለምሳሌ 507.36 ፡ 5 መቶዎች፣ 0 አስሮች፣ 7 አንዶች ሲደመር 3 አስረኛወች፣ 6 መቶኛወች ን ለመወከል ይረዳል መሰረታዊው የሥነ ቁጥር ስሌቶች መደመር፣ መቀነስ፣ ማባዛት እና ማካፈል ናቸው። ሌሎች ስሌቶችም በዚሁ ጥናት ስር ይካሄዳሉ። ለምሳሌ ፐርሰንቴጅ፣ ስኩየር ሩት፣ ማንሳት፣ ሎጋሪዝም ይገኛሉ። መደመር ሁለት ተደማሪ ቁጥሮችን በማዋሃድ አንድ ድምር ውጤትን ያገኛል። ከሁለት በላይ ቁጥሮችን መደመር ሁለት ሁለት ቁጥሮችን እየደጋገሙ ከመደመር ጋር አንድ ነው።"} {"id": "47901", "contents": "ካስቲያና ሌዮን (እስፓንኛ፦ Castilla y León /ካስቲያ ኢ ሌዮን/) የእስፓንያ ክፍላገር ነው። ይፋዊ ዋና ከተማ ባይኖረውም በተግባር መቀመጫው ቫላዶሊድ ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "5218", "contents": "1 January 1554 - 7 September 1554 እ.ኤ.ኣ. = 1546 ዓ.ም. 8 September 1554 - 31 December 1554 እ.ኤ.ኣ. = 1547 ዓ.ም."} {"id": "46331", "contents": "መስቀል አደባባይ የኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ነው በኢትዮጵያ ዋና ከተማ አዲስ አበባ የሚገኝ አደባባይ ነው።‹‹መስቀል አደባባይ ለክብረ በዓል፣ ለአምልኮት፣ ለተቃውሞ፣ ለሩጫ፣ ለውድድር፣ ለእግር ኳስ፣ ለማረፊያ፣ ለስብሰባ፣ ለዳንስ፣ ለፓርኪንግ፣ ለማስታወቂያ፣ ወዘተ የሚውል የአዲስ አበባ \"ሐይማኖታዊ\" አደባባይ (Open Space) ነው፤›› ይሁን እንጂ ባለቤትነቱን እና ስያሜውን ያገኘው በኢትዮጵያ የኦርቶዶክስ እምነት ተከታዮች በየዓመቱ በሚከበረው የመስቀል በዓል ምክንያት ነው። ቦታው ከዘመናት በፊት የግለሰብ የነበረ እና የመሬቱ ባለ ይዞታ በ ሥጦታነት ለ ቤተክርስቲያን የተበረከተ ነው። ይህ ቦታ በደርግ አገዛዝ ዘመን በኦፊሴል \"አብዮት አደባባይ\" ተብሎ ይጠራ የነበረና በየዓመቱ የአብዮቱ ክብረ በዓል ይከናወንበት ነበር።የጥናት ድርሳናት እንደሚያሳዩት መስቀል አደባባይ በ1950ዎቹ መጀመርያ ስያሜው ከማግኘቱ በፊት በእስጢፋኖስ አደባባይነት እንደሚታወቅ፣ ከ1967 ዓ.ም. መገባደጃ ጀምሮ በዘመነ ደርግ ‹‹አብዮት አደባባይ›› ይባል ነበር፡፡ኢሕአዴግ መንበረ ሥልጣኑን ከያዘ በኋላ ከ1984 ዓ.ም. ጀምሮ ወደ ቀድሞው መጠሪያ መስቀል አደባባይ መመለሱ ይታወቃል፡፡ ይህ ቦታ ሌሎች ሕዝባዊ ስብሰባዎች የፖለቲካ ሰልፎች(ታሪካዊውን የቅንጅት ሰልፍ ጨምሮ) እንዲሁም የስፖርት ፌስቲቫሎች እና ሌሎች ሰልፎች ይካሄዱበታል። ^ [1] ^ [2][3]"} {"id": "49482", "contents": "መርኸፐሬ በላይኛ ግብጽ በ2ኛው ጨለማ ዘመን (13ኛው ሥርወ መንግሥት) ምናልባት 1646 ዓክልበ. አካባቢ የገዛ ፈርዖን ነበረ። ዘመኑ በሂክሶስ ጦርነት ዘመን ውስጥ እንደ ነበር ይመስላል። ከመርካውሬ 7 ሶበክሆተፕ ቀጥሎ እነማን በጤቤስ እንደ ገዙ ግልጽ አይደለም፤ ብዙ ስሞች ከቶሪኖ ቀኖና እንደ ጠፉ ይመስላል። ከሥነ ቅርስ የተረጋገጡት ግን መርኸፐሬ እና ሰኸቀንሬ ብቻ ናቸው። የመርኸፐሬ ተከታይ «መርካሬ» ነበር ሲል ሊነብብ ይችላል፤ ለርሱ ግን ምንም ማስረጃ ገና አልተገኘም። እነዚህ ነገሥታት ለረጅም ጊዜ እንደ ገዙ አይታስብም። በዚህም ሰዓት በአቢዶስ ዙሪያ አዲሱ የአቢዶስ ሥርወ መንግሥት ነጻ እንደ ሆነ ይታስባል። የሚቀጠለው የጤቤስ ፈርዖን ሰኸምሬ ጀሁቲ የ16ኛው ሥርወ መንግሥት ጀማሪ ተብሏል። ከቶሪኖ ዝርዝር በቀር፣ የመኸፐሬ ስም በሥነ ቅርስ የታወቀው ከአንድ ጥንዚዛ ምልክትና አንድ ሚዛን ክብደት ብቻ ነው።"} {"id": "49594", "contents": "ርእዮተ ዓለም ማለት ለማዎቅ ብቻ ተብለው ያልተያዙ የሐሳቦች ሥርዓት ነው። ዓለምን ለመገንዘብ ወይንም ለመረዳት ብቻ ሳይሆን ዓለምን ለመቀየርም ጭምር ተብለው የተያዙ ሐሳቦች ስብስብ ርዕዮተ ዓለም ይባላል። ሐሳቦቹ በተለይ እንደ የፖለቲካ፣ ወይንም የኤኮኖሚ ፣ ወይም ደግሞ ፖሊሲ መነሻ ሆነው የሚያገለግሉ ናቸው።"} {"id": "49322", "contents": "ኦርኪድ የአባቢ ተክል አይነት ሲሆን የአንድክክ መደብ ውስጥ የሆነ በጣም ሰፊ አስተኔ ነው። በዚሁ አስተኔ 763 ወገኖችና 28,000 ያህል ልዩ ልዩ ዝርዮች አሉ። ከነዚህ 168 ዝርዮች ያህል በኢትዮጵያ ይኖራሉ። ኦርኪዶች በጣም ብዙ የተለያዩና ውስብስብ አበቦች አይነቶች አሉዋቸው። በተለይ ስለ አበቦቹ ይታወቃሉ፣ ሆኖም ቫኒላ (የምግብ ጻዕም የሚሰጥ ተክል) ደግሞ በዚሁ አስተኔ ውስጥ አለ።"} {"id": "49514", "contents": "ሻሙቄኑ ወይም ሰምቀን በጥንታዊ ግብጽ በ2ኛው ጨለማ ዘመን የ15ኛው ሥርወ መንግሥት (ሂክሶስ) ፈርዖን ነበር። ስሙና ሕልውናው ከአንድ ጥንዚዛ ካርቱሽ ብቻ ይታወቃል። በማኔቶን ልዩ ልዩ ቅጂዎች ስሞቹ ከግሪክኛ ተዛብተዋል፣ «ስተዓን» (አፍሪካኑስ)፣ «ሴጦስ» (ሱንቄሎስ) እና «አሴጥ» (ዮሴፉስ) የሚል አለ። 50 ወይም 49 ዓመታት ቢሰጡትም ይህ በቅርሶች ጉድለት ለሻሙቄኑ ማለት አጠያያቂ ነው።"} {"id": "49402", "contents": "የአንድ ፍቅር ሰላም ትዕየንት (እንግሊዝኛ፦ One Love Peace Concert) በሚያዝያ 14 ቀን 1970 ዓም በኪንግስተን ጃማይካ የተከሠተ ሬጌ ሙዚቃዊ ትርዒት ነበረ። በዚሁ ወቅት በጃማይካ በፖለቲካዊ ፓርቲዎቹ መካከል የእርስ በርስ ጦርነት ያህል ኹኔታ ነበረ። እነኚህ ፓርቲዎች የጃማይካ ሠራተኞች ፓርቲ (JLP) እና የጃማይካ ሕዝቦች ብሔራዊ ፓርቲ (PNP) የተባሉ ሲሆን፣ በትዕይንቱ ከፍታ ቦብ ማርሊ እና ቡድኑ ዘ ዌይለርስ ዘፈኑን «ጃምን» እያጫወቱ፣ ማርሊ ሁለቱን ተቃራኒ የፓርቲ መሪዎች ማይከል ማንሊ (የዛኔ ጠቅላይ ሚኒስትር) እና ኤድዋርድ ሲያጋ ከተመልካቾች መሃል ወደ መድረክ ጠርቶ እጅ በእጅ አስተባበራቸው። ይህም ዝነኛ ድርጊት በፊልም በመቀረጹ አሁንም ብዙ ጊዜ ታይተዋል። የኮንሰርቱ ምክንያት የጃማይካ ፖለቲካዊ ጦርነት ሁኔታ ለማረጋጋት ነበር። በኮንሰርቱ 32,000 ተመልካቾች መጡ። ከነቦብ ማርሊ 16 የጃማይካ ሬጌ ሙዚቃ ቡድኖች ወይም ዘፋኞች ተሰሙ። «ጃምን» ያልታረመ ኦሪጂናል ዕትም - የተፈጥሮ ነጐድጓድ በ2:11 ሳለ፣ በቅርብ ጊዜ በወጡ ቅጂዎች ግን ይህ ሴኮንድ በባለሥልጣናት ተቈርጧል!"} {"id": "49298", "contents": "የእመቤታችን የቅድስት ድንግል ማርያም 120 ስሞች 1. ሰአሊተ ምሕረት 2. ድንግል 3. እመ ብዙሃን 4. አቁራሪተ መዓት 5. የገብርኤል ብስራት 6. ንፅህተ ንጹሐን 7. ሃገረ እግዚአብሔር 8. ቅድስተ ቅዱሳን 9. ማህደረ ሰላም 10. መዓርገ ሕይወት 11. ማኅደረ ስብሐት 12. ማኅደረ ትፍስሕት 13. ቤተ ሃይማኖት 14. ብጽዕት 15. ሕሪት 16. ክብርት 17. ልእልት 18. ውድስት 19. የሰማዕታት እናት 20. የመላዕክት እህት 21. የነቢያት ትንቢት 22. የሐዋርያት ሞገስ 23. እመ ብርሃን 24. ርሕርሕተ ልብ 25. እመ አምላክ 26. የሲና እፀ ጳጦስ 27. የአዳም ተስፋ 28. የአብል ይውሕና 29. የሴት ቸርነት 30. የሔኖክ ደግነት 31. ሙጻአ ፀሐይ 32. ታቦት ዘዶር 33. እግዝትነ ማርያም 34. የቅዱስ ኤፍሬም ባራኪ 35. ምልዕተ ውዳሴ 36. ቡርክት 37. የደስታ መገኛ 38. ምእራግ 39. አዳም ቆማ 40. ጽርሕ ንጽሕት 41. ማሕደረ መለኮት 42. እሕቱ ለሙሴ 43. ገራሕቱ ለአብርሃም 44. ወለቱ ለዳዊት 45. እሙ ለአማኑኤል 46. ነያ ሰናይት 47. እምነ ጽዮን 48. መዝገበ ብርሃን 49. ጽጌ ሃይማኖት 50. ደብተራ ፍጽምት 51. ማርያም ቅድስት 52. አክሊለ ንጹሐን 53. ብርሃነ ቅዱሳን 54. ወለተ ሐና ወኢያቄም 55. መድኃኒተ ይእቲ 56. ሐመልማለ ገነት 57. ሙዳዬ መና 58. ርግበ ጸአዳ 59. ሐመልማላዊት 60. መንፈሳዊት ሃገር 61. የኖህ መርከብ 62. የሴም ምርቃቱ 63. የሴም እድል ፈንታዉ 64. የአብርሃም ዘመድ 65. ሶልያና 66. እሙ ለፀሐይ ጽድቅ 67."} {"id": "49266", "contents": "ፓፓ ዮዓነስ (ዮሐንስ) 23ኛ፣ ልደት ስም አንጄሎ ጁሰፔ ሮንካሊ (1874 ዓም ጣልያን ተወለዱ) ከ1951 እስከ 1955 ዓም ድረስ የሮሜ ፓፓ ወይም የሮማን ካቶሊክ መሪ ነበሩ።"} {"id": "49490", "contents": "ሰኡሰረንሬ ኽያን በጥንታዊ ግብጽ በ2ኛው ጨለማ ዘመን የ15ኛው ሥርወ መንግሥት (ሂክሶስ) ፈርዖን ነበር። ስሙና ሕልውናው ከበርካታ ቅርስ ይታወቃል። ከግብጽ ውጭ ስሙ በክኖሦስ፣ ቀርጤስ በክደን ላይ ከቤተመንግሥት በታች ተገኘ። እንዲሁም በደቡብ ግብጽ፣ ሐቱሳሽ ሐቲና በባቢሎን አካባቢ በመገኘቱ ንግድ ወደነዚህ አገራት እንደ ላከ ይሆናል። የእርሱ ቤተመንግሥት በቅርቡ በአቫሪስ ተገኝቷል። በማኔቶን ልማድ እንደ ተገለጸ፣ የሂክሶስ ሦስተኛ ንጉሥ «አፓሕናን» ይባላል፣ ለ36 ወይም በሌላ ቅጂ ለ63 ዓመታት ገዛ። እነዚህ ስሞች በዘመናት ላይ ከግብጽኛ በቅብጥኛ፣ ግሪክኛና በሌሎች ልሳናት በኩል በመተረጎማቸው ቢዛቡም፣ ይህ ሦስተኛ ሂክሶስ አለቃ «አፓኽናን» እና «ኽያን» አንድ ሊሆኑ ይቻላል። ስለዚህ በግምት ዘመኑ ምናልባት 1638-1602 ዓክልበ. ያህል ሊገኝ ይቻላል። በዮሴፉስ ቅጂ ከአፓኽናንና ከአፖፒስ በኋላ «ያናስ» የተባለ ሂክሶስ ፈርዖን ይዘረዘራል። በሥነ ቅርስ ደግሞ በአንዱ ጽላት የኽያን ልጅ ያናሢ ይጠቀሳል። ይህ ያናሢ ምናልባት አልጋ ወራሽ ቢሆንም እንደ ፈርዖን እንደ ገዛ ግን አይመስልም። ስለ ኽያን በ2014 እ.ኤ.አ. የወጡት ወረቀቶች (እንግሊዝኛ)"} {"id": "49618", "contents": "የመዋጋት ወይም መሸሽ መልስ አሜሪካዊው መምህር ዶ/ር ዋልተር ካኖን በ1908 ዓም የገለጠ ሃልዮ ነው። በመላምቱ ዘንድ እንስሶች አደጋ ባጋጠሙበት ጊዜ በቅጽባት እንዲዘጋጁ ለመርዳት የእድገንጥር ጐርፍ ከአዕምሮና ከኩላትጌ ዕጢ (አድሬናል ግላንድ) ያገኛሉ። ይህ ሁሉ እንስሳ በአደጋ ሰዓት እንዲዘጋጅ ስለሚረዳ፣ ለእንስሳው ጥቅም እንደተለማ ይታስባል። ይህም በእድገ-ንጥር (ሆርሞን) እንደ ተሠለጠነ ይባላል። ነገር ግን ለሰው ልጆች በተያዘ፣ የተዘረዘሩት ውጤቶች ሁሉ ምንም ጠቃሚ አይደሉም። ባጭሩ የሽብር ፍዳ ምልክቶች ናቸው፦ የልብ ምት ማፋጠን፣ የፊኛ መፈታት፣ ዋግምቦ እይታ - የዘርፋዊ እይታ ፈዘዛ፣ መንቀጥቀጥ፣ የብሌን መስፋት፣ የቀላ ፊት፣ ደረቅ አፍ፣ የሆድ መፍጨት ቆይታ፣ የጆሮ መስማት ቅንሰት እነዚህም ውጤቶች ደግሞ በእድገ-ንጥሮች እንደ ተሠለጠኑ ይባላል። ስለዚህ በተቃራኒ ለሰው ልጆች ጠቃሚ የሆኑት ውጤቶች ቢሠለጠኑ ኖሮ እንዲህ ይሆናሉ፦ ልቡ ሳይሸበር በጸጥታ መወሰን፣ የፊኛ መጠበቅ፣ ዓይኑን አለማጭበርበርና በቶሎ ትክተቱን ማግኘት፣ የጆሮ ፈጣን ማዳመጥና ማስተዋል፣ ወደ ኋለ የሚቀር ጎጂ ደመነፍስን መቆጣጠር።"} {"id": "49642", "contents": "ሰኸምሬ ወፕመዓት አንተፍ በላይኛ ግብጽ በ2ኛው ጨለማ ዘመን (17ኛው ሥርወ መንግሥት) ምናልባት 1577-1574 ዓክልበ. አካባቢ በሂክሶስ ዘመን የገዛ ፈርዖን ነበረ። ስሙ የሚታወቅ በተለያዩ ቅርሶችና የሬሳ ሳትን ሐውልት ነው። በአንዱ ቅርስ መሠረት ተከታዩ 6 አንጠፍ ወንድሙ እንደ ሆነ ይታመናል።"} {"id": "41018", "contents": "10 February በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) በዘመነ ማቴዎስ፣ በዘመነ ማርቆስና በዘመነ ሉቃስ የካቲት 3 ቀን ማለት ነው። በዘመነ ዮሐንስ ግን (ዘመነ ሉቃስ የሥግር ዓመት በመሆኑ) የካቲት 2 ቀን ላይ ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "12949", "contents": ""} {"id": "11265", "contents": ""} {"id": "48769", "contents": "አቡ ሐሚድ ሙሃማድ ኢብን ሙሃማድ አል-ጋዛሊ (1050-1104 ዓም አካባቢ) ዝነኛ የፋርስ ፈላስፋና የሱኒ እስልምና ሱፊ (ደርቡሽ ወይም ባኅታዊ) ነበረ። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "3568", "contents": "ጃትሮፋ (Jatropha) የሚባለው የተክል አይነት ወገን ነው። አፍሪቃ እና እስያ በብዛት የሚገኝ ሲሆን በተለይ የፈረንጅ ጉሎ የተባለ ዝርያ (J. curcas) ዘይቱ ለBioFuel (ከባቢ አየርን የማይበክል የዕጽዋት ውጤት የሆነ ነዳጅ) ይውላል። የፈረንጅ ጉሎ (J. curcas) ጃትሮፋ ተክል ዘይት ከተመረተ በሁዋላ ዝቃጩ ለባዮጋዝ ማምረቻ ያገለግላል እና ብዙ ጥናት የሚያስፈልጋቸዉ ጥቅሞች አሉት"} {"id": "17989", "contents": "ዓፄ ገብረመስቀል ላሊበላ ከ1181 እስከ 1221ዓ.ም. የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት የነበሩ ሲሆን በዓለም ደረጃ ታዋቂ የሆኑቱን የአለት ውቅር የሆኑትን የላሊበላ አብያተ ቤተ ክርስቲያን ሕንጻወች በማስገንባት ይታወቃሉ .። ላሊበላ በትክክለኛ አጻጻ ላል-ይበላል ሲሆን ቃሉ በጥንቱ አገውኛ ‹‹ ማር ይበላል ማለት ነው›› «ንቦች ሳይቀር ንጉስነቱን እውቅና ሰጡ» ማለትም ነው። ንጉስ ላሊበላ፣ ቡግና ውስጥ በሮሃ ወይንም አደፋ እንደተወለዱ ትውፊት አለ። ህጻኑን «ላሊበላ» ያለቸው እናቱ ስትሆን ይህም ምክንያቱ ህጻን እያለ ንቦች ከበውት በማየቷ ለወደፊቱ የኢትዮጵያ ንግሠ ነገሥት ለመሆኑ ምልክት ይሆናል ብላ በመተንበዮዋ ነበር። ከትውፊት አንጻር የወደፊቱ ንጉስ ከአጎቱ ታታዲም እና ከራሱ ወንድም ንጉስ ሐርቤ ጋር ባለ መስማማቱ ለስደት ተዳረገ። በመሃከሉ ግማሽ እህቱም ልትገለው መርዝ አጠጥታው ነበር። ከዚህ ሁሉ ፈተና በኋላ በራሱ በወንድሙ በንጉሱ ሐርቤ ዘመን ንጉስ ለመሆነ ስለበቃ፣ ወደ ስልጣን የወጣው በጦርነት እንደነበር ታሪክ አጥኝው ታደሰ ታምራት ይናገራል ኢየሩሳሌም በመስሊሞች በ1187ዓ.ም. ሲያዝ፣ ላሊበላ በአይነ ህሊናው እየሩሳሌምን እንደተመለከተና አዲስ እየሩሳሌምን በኢትዮጵያ ለመገንባት ፍላጎት እንዳደረበት በታሪክ ይጠቀሳል። ስለሆነም ለዚህ ተግባር አሁን ላሊበላ የሚባለውን ድንቅ የአለት ፍልፍል ከተማ ለማሰራት ተሰማራ። ከላሊበላ አቅድ አንጻር ይህ አዲሱ ከተማ ኢየሩሳሌምን መምሰል ስላለበት ብዙ ቦታዎቹ ከዚህ አቅድ አንጻር ተሰይመዋል። ለምሳሌ በአካባቢው የሚፈሰው ወንዝ ዮርዳኖስ ወንዝ በመባል ይታወቃል። አዲሱ ከተማ ሮሃ፣ ከ12ኛው እስከ 13ኛው ክፍለ ዘመን የኢትዮጵያ ዋና ከተማ በመሆን አገልግሏል። ላሊበላ እኒህን 11 አብያተ ክርስቲያናት እንዴት እንዳስገነባ ዝርዝር መረጃ የለም። በኋላ የተጻፈው ገድለ ላሊበላ እንደሚለው ቤተ ክርስቲያኖቹ በመላዕክት እርዳታ ብቻ ላሊበላ ከአለት እንደፈለፍላቸው ያሰፍራል (ፈረንሳይኛ) J. Perruchon."} {"id": "5309", "contents": "1 January 1509 - 7 September 1509 እ.ኤ.ኣ. = 1501 ዓ.ም. 8 September 1509 - 31 December 1509 እ.ኤ.ኣ. = 1502 ዓ.ም."} {"id": "12307", "contents": "የጊንጥ ዱላ የግብጽ ጥንታዊ መንግሥት ቅርስ ሲሆን በነቀን (ሄራኮንፖሊስ) ከተማ የተገኘ ስብብር የዱላ ራስ ነው። ከበሀ ድንጋይ ተሠራ። በትልቁ ክፍል የተቀረጸው ትርዒት ንጉሥ ጊንጥ ስለሚያሳይ፣ ቅርሱ «የጊንጥ ዱላ» ተብሏል። ይህ «ንጉሥ ጊንጥ» ከፈርዖኖች ዘመን አስቀድሞ በግብጽ የነገሠ አለቃ መሆኑ ይታወቃል። ጥንታዊው መንግሥት በ«ሔሩ ወገን» እንደ ተመሠረተ ሁሉ፣ ዱላው በአረመኔው አምላክ በሔሩ ቤተ መቅደስ ፍርስራሽ በ1890 ዓ.ም. ተገኝቶ ነበር። በተቀረጸው ትርዒት፣ አለቃው ከሰው ረጅም ሆኖ መኮትኮቻም ይዞ በራሱ ላይ «የላይኛ ግብጽ ነጭ ዘውድ» አለበት። አጠገቡ የጊንጥ ምልክት አለ፤ የዚሁ ቃል ግብጽኛ አጠራር ምናልባት «ሠልክ» ነበር። አለቃውን የሚያገልግሉት ሰዎች በመነጻጸር በጣም አጭር ሆነው ያሳያል። ከሱም በላይ የዓላማዎች ተርታ ሊታይ ይችላል። ከነዚህ ሁለቱ ዓላማዎች «የሴት ወገን» ምልክት እሱም «የሴት እንስሳ» (አዋልደጌሳ ወይም ቀበሮ) አለባቸው። ከየአላማው ደግሞ እንደ ወፍ የሚመስል ፍጡር በአንገት ይሰቀላል። የዚህ ትርዒት ትርጉም በእርግጥ ባይታወቅም፣ በጥንታዊ ግብጽ ለመግዛት የተነሡት ወገኖች ታሪክ እንደሚነካ ይገመታል።"} {"id": "17160", "contents": "የስኳር በሽታ (diabetes mellitus) አንድ ሰው አለው ስንል በደሙ ውስጥ ያለው የስኳር መጠን (serum glucose level) መሆን ከሚገባው በላይ ከፍ ብሏል ማለት ነው። ይሕ በሽታ አብዛኛውን ጊዜ በሂደት እና ከብዙ አመታት በኋላ የሚከሰት ነው። በመሆኑም እድሜያቸው ከ40 በላይ የሆኑ ሰዎች አብዛኛውን ጊዜ ሲጠቁ ይታያል ። አንድ ጥናታዊ ፅሑፍ እንደሚያመለክተው በጎንደር ከተማ እድሜያቸው ከ40 አመት በላይ ከሆኑት ሰዎች መካከል 2.4% የሚሆኑት የዚህ በሽታ ተጠቂ ናቸው ። ይህ አሃዝ አሳሳቢ መስሎ ላይታይ ይችላል። ነገር ግን በሽታው በተለይ ወፍራም (over weight) እና/ወይም አዘውትረው የአካል እንቅስቃሴ የማያደርጉ ሰዎችን የሚያጠቃ ስለሆነ፤ በተሻለ የኑሮ ደረጃ ላይ የሚገኙ ግለሰቦች በሚበዙበት ትልልቅ ከተሞች በርካታ ሐበሻ የስኳር በሽታኞች እንዳሉ እሙን ነው። የስኳር በሽታ ሁለት ዓይነቶች ናቸው። ለስኳር በሽታ በባህላዊ ሕክምና ይዩ፦ ማንጎ ሳማ ጦስኝ ኣብሽ እርድ"} {"id": "17043", "contents": "5 የሾርባ ማንኪያ (125 ግራም) የገበታ ቅቤ 1 የቡና ስኒ (100 ግራም) ስኳር 4 የቡና ስኒ (200 ግራም) የፉርኖ ዱቄት 3 ዕንቁላል 1 የሾርባ ማንኪያ ቤኪንግ ፓውደር 1 የቡና ስኒ (100 ግራም) ዘቢብ ግማሽ የቡና ስኒ (50 ግራም) የተገረደፈ ኦቾሎኒ 1 የሾርባ ማንኪያ ተከትፎ የደረቀ የብርቱካን ልጣጭ 1. ቅቤውንና ስኳሩን በደንብ እስኪለሰልስ ድረስ በዕንቁላል መምቻ መምታት፤ 2. ዕንቁላሉን ለብቻው መምታት፤ 3. ዕንቁላሉን ውሁዱ ላይ እየጨመሩ ኩፍ እስኪል መምታት፤ 4. ዱቄትና ቤኪንግ ፓውደሩን ለብቻ ቀላቅሎ ወደ ውሁዱ ጨምሮ በእጅ ወይም በዝርግ ጭልፋ ማዋሃድ፤ 5. ኦቾሎኒውን፣ ዘቢቡንና የብርቱካን ልጣጩን መጨመር፤ 6. በዘይት የተቀባ የኬክ መጋገሪያ ትሪ ላይ ሊጡን በማድረግ የሞቀ የዳቦ መጋገሪያ ውስጥ ማብሰል (በ170 ዲግሪ ሴንቲ ግሬድ ለአንድ ሰዓት ያክል ማቆየት)፤ 7. ሲቀዘቅዝ ማቅረብ፡፡"} {"id": "50948", "contents": "አረንጓዴ ዋቅላሚዎች ሰፊ የሆነ ኢመደበኛ የዋቅላሚዎች መደብ ነው። በውስጡ አሁን በተለያዩ መደቦች ውስጥ የሚገኙትን ክሎሮፋይታንና ካሮፋይታን የሚያቅፍ ነው። አረንጓዴ ዋቅላሚዎች በታይላኮይድ ድርድር ውስጥ ደማቅ አረንጓዴ ቀለም የሚሰጧቸውን ኤ እና ቢ የተሰኙ አረንጓዴ ሐመልሚሎችን እንዲሁም ተጨማሪ ቀለማት ቤታ ካሮቲን (ደማቅ ብርትኳናማ)እና ዛንቶፊሎች (ቢጫ) ቀለም ያቀፈ አረንጓቀፍ አላቸው።"} {"id": "47509", "contents": "ሴሊን ዲዮን (Céline Dion; 1960- ዓም) ካናዳዊት ዘፋኝ ነች። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "12246", "contents": "ፕሉቶ፡ (ምልክቶች፦ ወይም ) መሬት በምትገኝበት ማለትም ሚልክ ዌይ ተብሎ በሚጠራው ረጨት ወይም የከዋክብት ስብስብ ውስጥ የሚገኝ ፕላኔት ነው። ይህ ፕላኔት ከፀሐይ ባለው ርቀት 9ኛ ( ዘጠነኛ ) ነው። ከበፊቱ ሁሉም ፕላኔት ማለትም ኣጣርድ፣ ቬነስ፣ መሬት፣ ማርስ፣ ጁፒተር፣ ሳተርን፣ ኡራኑስ እና ነፕቲዩን ይገኛሉ። በዚህም ርቀቱ ትክክለኛ ምስሉ አሁን ባለው ቴክኖሎጂ ሊገኝ አልቻለም። ከዚህ በስተቀኝ የሚገኘው ምስል በጊዜው ባለው ከፍተኛ ቴክኖሎጂ የተገኘ ነው። ከዚህ በላይ የጠራ ምስል ሊገኝ አልቻለም። ራሳቸውን ችለው በፀሐይ ዙሪያ ሊንቀሳቀሱ የሚያስችላቸው ይዘት ያላቸው ወይንም በእንግሊዝኛው ድዋርፍ ፕላኔትስ ከሚባሉ አካላት አንዱ ነው። ^ JPL/NASA (2015-04-22). \"What is a Dwarf Planet?\". ^ John Lewis, ed (2004). Physics and chemistry of the solar system (2 ed.). Elsevier. p. 64."} {"id": "50000", "contents": "የአካባቢ ጥበቃ ምህንድስና ከጤና ጥበቃ ምህንስና ጋር ተጓዳኝ የሆነ የምህንድስና ዘርፍ ሲሆን፣ የጤና ጥበቃ ምህንድስና በአመዛኙ የንጹህ ውሃ መጠጥ አቅርቦትና የአካባቢ ቆሻሻ ፍሳሽ አወጋገድ ላይ ሲያተኩር፤ የአካባቢ ጥበቃ ምህንድስና ሰፋ ባለ መልኩ የአካባቢ ብክለት የሚያስከትሉና ለጤና ጠንቅ የሆኑ ጎጂ ኬሚካሎችን እና ቆሻሻዎችን መቆጣጠርና ማስወገድ ይጨምራል። የአካባቢ ጥበቃ ምህንድስና፤ የማህበረሰብ ጤና ምህንድስና እና የአካባቢ ጤና ምህንድስና በሚል አጠራርም ይታወቃል። የአካባቢ ጥበቃ ምህንድስና በኬሚካል ውህደቶች፣ በባዮሎጂካል ሂደቶች እንዲሁም በሙቀት ለውጥ አማካኝነት የሚፈጠሩ ቆሻሻዎችን የማጥራትና የማስወገድ፣ አየርንና ውሃን የማጣራት፣ እንዲሁም በአደጋ ወይም በቆሻሻ ክምችት የተበከለን የመሬት አካል ወደ ተፈጥሮዋዊ ይዘቱ የመመለስ ስራዎች የሚያከናወኑበት የምህንድስና ዘርፍ ነው። በአካባቢ ጥበቃ ምህንድስና ትኩረት ከሚደረግባቸው ዋና ነጥቦች ውስጥ የመርዝ ወይም የኬሚካል እንቅስቃሴ ወይም ጉዞ (ከመሬት ላይና ከመሬት በታች)፣ የውሃ ማጣራት፣ የቆሻሻ ፍሳሽ ማጣራት፣ የአየር ብክለት፣ የደረቅ ቆሻሻ አወጋገድና የአደገኛ ቆሻሻዎች አያያዝ ይገኙበታል። የአካባቢ ጥበቃ መሃንዲሶች ብክለትን የመቀነስ፣ የአረንጓዴ ምህንድስና ዘርፍ ስራዎች (የአካባቢ ብክለትን የሚቀንሱ የግንባታ መንገዶችንና ቁሶችን የኢኮኖሚ አቅምን ባገናዘበ መልኩ የማጥናት ስራ)፤ እንዲሁም የኢንዱስትሪዎችን የቁሳቁስና የሃይል አጠቃቀም ፍሰት የማጥናት ስራዎችና (industrial ecology) የመሳሰሉት ላይ ይሳተፋሉ። ከዚህም በተጨማሪ የአካቢቢ ጥበቃ መሃንዲሶች ድርጊቶች (ለምሳሌ የአንድ የግንባታ አካል ትግበራ) በአካባቢው ላይ ሊያስከትሉ የሚችሉትን ተጽእኖ በመገምገም መረጃ ያዘጋጃሉ።"} {"id": "50746", "contents": "መ/ርት ጥሩእመቤት ዳኛው መ/ርት ጥሩእመቤት ዳኛው በድሮው ጎጃም አጠቃላይ ግዛት አገው ምድር አውራጃ፤ በባንጃ ወረዳ፤ በባንጃ ለኮማ ምክትል ወረዳነት ከ1936-1987 ዓ.ም የቆየች ከዚያም ከ1987 ዓ.ም ወዲህ አዊብሄረሰብ ዞን አስተዳደር አሁኑ ፋግታ ለኮማ ወረዳ አስተዳደር አዝማች ሉሊስታ ቀበሌ ሉሊስታ ማርያም ልዩ ጎጥ ስሙ ''ሻፊ'' ከአባታቸው አቶ ዳኛው መንግስት እና ከእናታቸው ወ/ሮ ገነቴ ወርቁ ግንቦት 18 ቀን 1978 ዓ.ም ተወለች። መ/ርት ጥሩእመቤት ዳኛው ተወልዳ እድሜዋ ለትምህርትና ለአቅማ ሄዋን እስኪደረስ ድረስ ከቤተሰቦቻቸው ጋር በጥሩ ሁኔታ አደገች።ከዚያህ በሆላ በቤተሰብ ፍላጎትና እምነት በተነሳ በግፉት በአፍላ ወጣትነቷ ማለትም በተወለደች 9 አመቷ ባል እንድታገባ ተገደደች ወይም ትዳር መሰረተች። ትዳር መያዝ የህፃንነት ጊዜ ስለነበረ ትዳሩ ተቆረጠ። ከትዳር መልስ የትምህርት ፍላጎትና ተነሳሽነት ስለነበራት ትምህርቷን ለመከታተል ወደ ት/ቤት ገባች። 1ኛ-8ኛ ክፍል አ/ቅዳም አጠ/1ኛ/ደ/ት/ ቤት ከ1987-1994 ዓ.ም፤ 9ኛ-10ኛ ክፍል ዳንግላ አጠ/2ኛ/ደ/ት/ቤት ከ1995-1996 ዓ.ም ተከታትለዋለች። ከዚያም ከ10ኛ ክፍል የመሳናዶ(ወደ 11ኛ ክፍል) መግቢያ ነጥብ ስለልመጣላት በመምህርነት ሙያ ስልጣና መርሃ ግብር በጎንደር መ/ራን ትም/ት ኮሌጅ 3 ሜጀር በሚባለው በቋንቋ ት/ት ክፍል በዲፕሎማ 10+3 ደረጀ ተመርቃለች። በተመረቀችው በመ/ራነት ሙያ በፋ/ለ ወረዳ ትም/ፅ/ቤት በኩል 1999 ዓ.ም ተቀጥራ አይጀስታ አጠ/1ኛ/ደ/ ት/ቤት ተመደበች። ከ2000-2002 ዓ.ም አይጀስታ ት/ቤት አስተማራለች። ከ2003-አሁን ዓ.ም ድረስ ገዘሃራ ት/ቤት እየአስተማረች ትገኛለች። መ/ርት ጥሩእመቤት ዳኛው በሌላ መልኩ ጎን ለጎን የራሷን የት/ምት ደረጀ ለማሻሸልም በደ/ማርቆስ ዩኒቨርስቲ በ12+4 ወይም በዲግሪ ደረጀ በክረምት መረሃ ግብር ከ2002-2005 ዓ.ም ተከታትላ ተመርቃለች። መ/ርት ጥሩእመቤ ዳኛው ትዳሯን የመሰረተችው በፊቱ አጣራር ጎጃም አጠቃላይ ግዛት አገው ምድር አውራጃ ፤ በባንጃ ወረዳ፤ በባንጃ ለኮማ ምክትል ወረደነት ከ1936-1987 ዓ.ም የቆየች ከ1987 ዓ.ም ወዲህ አዊ ብሄረሰብ ዞን ስር በአሁኑ ፋግታ ለኮማ ወረዳ አስተዳደር ገዘሃራ አዊዲ ቀበሌ ገዘሃራ ማርያም ልዩ ጎጥ ከተማ ሲሆን ከትዳር በለቤታቸው ጋር አ/ቅዳም ከተማ ኑሯዋን መስርታ የምትኖር ታዋቂ እና ዝናኛ አከበባውን ህብረተሰብ ወይም ማህበረሰብ የምታከብር ታላቅ እናት ናቸው።"} {"id": "50522", "contents": "፶፫ ፤ የላከ አብን በህላዌ አባት እንደሆነ እናምናለን የተላከ ወልድንም በህላዌ ወልድ እንደሆነ እናምናለን ማኅየዊ መንፈስ ቅዱስንም በህላዌ መንፈስ ቅዱስ እንደሆነ እናምናለን ሦስቱ ስም አንዱ እግዚአብሔር ነው ። ፶፬ ፤ አብርሃም ከይስሐቅ እንደሚበልጥ ይስሐቅም ከያዕቆብ እንደሚበልጥ አይደለም ለመለኮት እንዲህ አይደለም ። አብ ከልጁ አይበልጥምወልድም ከመንፈስ ቅዱስ አይበልጥም መንፈስ ቅዱስም ከወልድ አያንስም ወልድም ከአባቱ አያንስም ። ፶፭ ፤ አብርሃም በፍጥረት ሥርዓት ይስሐቅን እንደሚያዘው ይስሐቅም ያዕቆብን እንደሚያዘው አይደለም ። መለኮት እንዲህ አይደለም እባት በመሆን አብ ልጁን አያዝዘውም ወልድም ልጅ በመሆን አይበልጥም መንፈስ ቅዱስም ትክክል ነው ። ፶፮ ፤ መለኮት ግን አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስም ነው ። አንድ አምላክ አንዲት መንግሥት አንዲት ሥልጣን አንዲት አገዛዝ ነው ። ፶፯ ፤ አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ ያስባሉ ። አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ ይናገራሉ ። አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ ይወዳሉ ። ፶፰ ፤ አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ ይመክራሉ ።አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ ይናገራሉ ። አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ ይፈፅማሉ ። ←ወደ ገፅ ፰ ወደ ገፅ ፲→"} {"id": "5005", "contents": "1 January 1660 - 7 September 1660 እ.ኤ.ኣ. = 1652 ዓ.ም. 8 September 1660 - 31 December 1660 እ.ኤ.ኣ. = 1653 ዓ.ም."} {"id": "47601", "contents": "እብን ባቱታ (አረብኛ፦ محمد ابن بطوطة‎‎ ሙሐመድ እብን ባቱታ 1296-1361 ዓም) ዝነኛ የሞሮኮ ተጓዥ ነበር። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "51442", "contents": "የሸክላ ማጫወቻ በቀድሞው ክፍለ ዘመን አይነተኛ የሙዚቃ ወይም ድምጽ ማጫወቻ ዘዴ ነበር። መጀመርያ በ1870 ዓም በአሜሪካዊው ቶማስ ኤዲሶን ተፈጥሮ «ፎኖግራፍ» ሲባል ድምጹ የተቀረጸበት በሰም ወረቀት ላይ ነበር። በጊዜ ላይ አሠራሩ በጣም ተሻሽሎ ድምጾች በሙዚቃ ሸክላ ላይ ይቀረጹ ነበር። ከ1980ዎቹ ጀምሮ ግን አዳዲስ ፈጠራዎች እንደ ካሴት ወይም ሲዲ ተገኝተው የሸክላ ማጫወቻ ጥቅም በአሁኑ ሰዓት እጅግ ተቀንሷል።"} {"id": "51370", "contents": "የአፍሪካ ቀንድ ኢትዮጵያ ሶማልያ ኤርትራ ጅቡቲ ናቸው ከፊል የምስራፍ አፍሪካ አገራትን ይይዛል ከ 160 ሚሊዮን በላይ ህዝብ ይኖርበታል ተብሎ ይገመታል"} {"id": "11840", "contents": "የ ፈረንሳይ ሠዓሊ ሻርል ለ ብረን (1611 - 1682) ክሎድ ለፌቭር (1630 - 1667) ሉዊ ለ ኔን (1585 ? - 1640) ለ ኔን ወንድሞች (17ኛ ክፍለ ዘመን) ፒዬር ለ ተልዬ (1606/1607 - 1694 ?) እስታሽ ለሱወር (1609 - 1647) ሉዊ ለቫሼ (1926 - 1975/1976) ዣክ ሊናር (1589 - 1637) ኤስፔራንስ ላንግሏ (1798 - 1857) እዤን ላንግሏ እስታሽ-ሂያሲንት ላንግሏ (1769 - 1829) ዣን-ሻርል ላንግሏ (1781 - 1862/63) ፖሊክሌስ ላንግሏ (1807 - 1872/73) ቴዎፊል ላንግሏ ደ ሼቭረቪል (1795/96 - 1837/38) ጋስቶን ላ ቱሽ (1847 - 1905) እዤን ላቪዬይ (1813 - 1881) ፒዬር ላፊዬ (1930/1931) ሃንሪ-ማርቲን ላሞት (1881/1882 - 1959/1960) ላንግሏ ደ ሴዛን"} {"id": "22645", "contents": "ቅርንፉድ (Syzygium aromaticum) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ዛፍ ተክል ነው። ተክሉ ሁሌ ለም ዛፍ ነው፣ እስከ 8-12 ሜትር ድረስ ይቆማል፣ ታላላቅ ቅጠሎችና በጫፉ ላይ ክፍት ቀይ ኅብረ-አበቦች አሉት። አበቦቹ አረንጓዴ ሆነው ሲጀምሩ፣ በምርት ጊዜ ክፍት ቀይ ይሆናሉ። የአበባው አቃፊዎች ለቅመም የሚመረቱ ናቸው። የቅርንፉድ ዛፍ መጀመርያ መናኸሪያ እስከ 1760 ዓም ድረስ የማሉኩ ደሴቶች ኢንዶኔዥያ ብቻ ነበር። ሆኖም ከነዚህ ደሴቶች የቅርንፉድ ንግድ እስከ ሶርያ በ1730 ዓክልበ. እንደ ደረሰ በሥነ ቅርስ ታውቋል። በ1760 ዓም ግድም አንድ የፈረንሳይ ዜጋ ፒዬር ፗቭር የዛፉን ቡቃያ ሰርቆ በዛንዚባር እንዳስተከለው ይባላል፤ ይህም የደሴቶቹን ምኖፖል አስጨረሰው። አሁንም በተለይ እንደ ሰብለ ገበያ በባንግላዴሽ፣ ኢንዶኔዥያ፣ ሕንድ፣ ማዳጋስካር፣ ፓኪስታን፣ ስሪ ላንካ፣ ታንዛኒያ ይታረሳል። ለሳል እና ጉንፋን በሽታዎች፡፡ አፋችን ንጹህና ጥሩ ማዕዛ እንዲኖረው ያደርጋል፡፡ ማቅለሽለሽን ያስታግሳል/ያስቆማል፡፡ በጨጓራ ችግር/ህመም ወቅት ይረዳናል፡፡ የሆድ መነፋትን ያስታግሳል፡፡ የአፍ ቁስለትን ይቀንሳል፡፡ የጥርስ ህመምን እና የድድ መድማትን ያስታግሳል፡፡ ከፍተኛ የኮሌስትሮልን መጠን ለመቆጣጠር ይረዳል፡፡ የደም ዝውውርን ይጨምራል፡፡ ጀርምና ጐጂ ባክቴሪያዎችን የሚገድል ንጥረ-ነገር ይዟል፡፡"} {"id": "44079", "contents": "ኡር-ናሙ ከ1984 እስከ 1966 ዓክልበ. ግድም ድረስ የኡርና የሱመር ንጉሥ ነበር። በተለይ የሚታወቀው የኡር-ናሙ ሕግጋት በ1983 ዓክልበ. ግድም ስለ ማውጣቱ ነው። የኡሩክ ንጉሥ ኡቱ-ኸጛል ጉታውያንን አስወጥቶ ለአጭር ዘመን እንደ ቀረ ይመስላል። በአንዱ ሰነድ መሠረት በመስኖ ወደቀና ሰመጠ። ኡር-ናሙ ከዚያ ኡሩክንና ላጋሽን ይዞ የሱመር ገዥ ሆነ። ለረጅም ዘመን ሱመር በአካድ ወይም በጉታውያን ይገዛ ነበር። አሁን ግን አዲስ የሱመር ኗሪ ግዛት በኡር ጀመረ፤ ይህም የኡር መንግሥት ወይም የኡር ሦስተኛ ሥወ መንግሥት (ኡር-፫) ይባላል። በይፋ ግን ስያሜው «የሱመርና የአካድ መንግሥት» ነበረ። ታላቁ ሳርጎን ዋና መቅደሱን ከኒፑር ወደ ባቢሎን አዛውሮ ነበር፤ አሁን ግን ኡር-ናሙ ለጊዜው ወደ ኒፑር መለሠው። በኡር-ናሙ ዘመነ መንግሥት ካሉበት ፲፰ ዓመታት፣ ፲፯ቱ ከሰነዶች ይታወቃሉ፤ ቅድም-ተከተላቸው ግን እርግጠኛ አይደለም። አንዱ «ጉቲዩም የጠፋበት ዓመት» ሲሆን፣ ሁለት ልዩ የአመት ስሞች ምናልባት ሕግ ስለ ማውጣቱ ይመስላሉ፤ እነርሱም «ንጉሡ ኡር-ናሙ ሥርዓቱን ከታች እስከ ላይ ያስተካከለበት ዓመት» እና «ኡር-ናሙ በብሔሩ ውስጥ ፍትሕ የሠራበት ዓመት» ናቸው። በአንድ ግጥም በሱመርኛ፣ ኡር ናሙ በጉቲዩም ላይ እየዘመተ ሥራዊቱ ካደውና በውግያ ሞተ ይላል። ፲፰ ዓመታት ከገዛ በኋላ ልጁ ሹልጊ ተከተለው። ^ Year-names for Ur-Nammu"} {"id": "48916", "contents": "ፍራንሲስ ቤከን (Francis Bacon) (1553-1618 ዓም.) የኢንግላንድ ፈላስፋና ሳይንቲስት ነበር። የሳይንስ ፍልስፍና እና የልማዳዊነት ፍልስፍና መሥራች ተብሏል። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "49263", "contents": "ታላቋ ካተሪና (1721-1789 ዓም) ወይም ዳግማዊት ካተሪና ከ1754 እስከ 1789 ዓም. ድረስ የሩስያ ግዛት ንግሥተ ነገሥት ነበሩ። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "18624", "contents": "አቫታር የ2009 እ.ኤ.አ. የጀምስ ካሜሩን ሳይ-ፋይ ፊልም ነው።"} {"id": "3756", "contents": "ኢየሱስ (በዕብራይስጥ: ሲጻፍ ישוע ፣ ሲነበብ፡ የሹዓ፣ ትርጉሙም፡ የሚያድን ማለት ነው) የክርስትና ሃይማኖት መሰረት ነው። ክርስቶስ ማለት በግሪክ ቋንቋ Χριστός ነው፤ ይህም መሢሕ ማለት ነው (በዕብራይስጥ ማሺያሕ ወይም 'የተቀባ' ማለት ሲሆን በተጨማሪም አማኑኤል ይባላል ትርጉሙም እግዚአብሔር ከኛ ጋር ሆነ) ማለት ነው ። ኢየሱሰ በክርስትና ሃይማኖት አንድ አምላክ ከሚሆኑት አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ ማለትም ከሥላሴ አንዱ ወልድ እሱ ነው ፤ ይህም ወልድ ፣ ከእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ተወልዶ እንደ ሰው በምድር ተመላልሶ የአባቱን መንግሥት አስተምሮ ለሰው ልጅ መዳን ሲል ራሱን አሳልፎ የሰጠ በመጨረሻም ከሞት ተነስቶ መንፈስ ቅዱስ እንዲተካው አድርጎ ወደ ሰማይ አርጎ በአባቱ ቀኝ የተቀመጠ ይህን ዓለም ለመፍረድ ዳግም ምፃቱ የሚጠበቅ አምላክ እና ፈጣሪ ነው ። ስለኢየሱስ የበለጠ ለመረዳት አዲስ ኪዳንን በተለይ ወንጌልን በአራቱ ሐዋርያት ፣ በቅዱስ ማርቆስ ፣ቅዱስ ሉቃስ ፣ ቅዱስ ዮሐንስ ፣ ቅዱስ ማቴዎስ የተፃፈውን ያንብቡ ። ከድረ ገጾቹ አንዱን ለመመልከት እዚህ ላይ ይጫኑ እንዲሁም አንዳንድ ሃይማኖቶች ደግሞ የእግዚአብሔር መልዕክተኛ ነው ሲሉ አንዳንዶቹ ደግሞ ነቢይ ነው ብለው ያምናሉ። «ኢየሱስ» የሚለው ስም ፦ በግሪክኛ «ኤሱስ» Ἰησοῦ በቀዳማይ እብራይስጥ «ያህሹአ» יְהוֹשֻׁעַ ፣ በደሃራይ እብራይስጥ «ያሱአ» יֵשׁוּעַ ፣ በአረማይክ «ዔሳዩ» ܝܫܘܥ ፤ በቀዳማይ አረብኛ «ዒሳ» عيسى ፤ በደሃራይ አረቢኛ «የሱዐ» يسوع ሲሆን ትርጉሙ ከእብራይስጥ «ያህዌ መድሃኒት ነው» ማለት መድኃኒያለም የሚል ፍቺ አለው፤ በተለይ ኢየሱስ ሰዎች ሲጠሩበት የነበረ የሰው ስም መሆኑን ለማሳየት ለሌሎች ሰዎች አገልግሎት ላይ ውሏል። የማርያም ልጅ ኢየሱስ ከሌሎች ኢየሱሶች ለመለየት ባደገበት አገር ስም በናዝሬት የናዝሬቱ ኢየሱስ ይባላል፦ ሉቃስ 18፥37። ከዚህም በቀር «ኢያሱ» (ወይም በግዕዝ «ኢየሱስ»፣ በግሪክ «ኢዬሶውስ»፣ በዕብራይስጥም «ያህሹዓ») የተባሉት ሌሎች ግለሠቦች ከብሉይ ኪዳን እና ከአዲስ ኪዳን ማየት ይቻላል፦ 1."} {"id": "47695", "contents": "ጃክሰን (እንግሊዝኛ፦ Jackson) የሚሲሲፒ አሜሪካ ከተማ ነው። በ1814 ዓ.ም. ተመሠረተ።"} {"id": "49160", "contents": "የዝባድ በሬ (ሮማይስጥ፦ Ovibos moschatus) በአርክቲክ ዙሪያ የሚገኝ የቶራ አስተኔ አባል ነው። የዝባድ በሬ ወንድ ብርቱ ጠረን የሚሰጡ እጢዎች አሉት። ይህ ሴቶችን ለማዳራት ነው። ወንዶችም ሴቶችም ሁለት ረጅም፣ ጥምዝ ቀንዶች በራሳቸው ላይ አሏቸው። ወንዶችም ከደመነፍስ የተነሣ እርስ በርስ ለሴቶችም ሆነ ለሣር ቡጢ ያደርጋሉ። የዝባድ በሬ የሚበላው ሣር፣ በለሴት፣ ሳርንስት፣ የአርክቲክ አኻያ ቊጥቋጥ፣ ወዘተ. ነው። ዝባድ በሬን የሚበላው ነጣቂ በተለይ የአርክቲክ ተኲላ ነው። አልፎ አልፎ የዋልታ ድብ ወይም ቡናማ ድብ ድካሙን ይነጥቃል። በሚበዙበት ጊዜ፣ የሰው ልጅ ደግሞ ለሥጋው ያድናቸዋል። በመንጋው ምናልባት 8-24 በሬዎች ይሆናሉ። ጥቃት ቢደርስባቸው፣ ለመከላከያ ፊታቸውን ወደ ውጭ አድርገው በክብ ነገር ቁመው የቀለበት ቅርጽ ይሠራሉ። የተፈጥሮ መኖሪያቸው በስሜን ግሪንላንድና በስሜን ካናዳ ሲሆን፣ ከዚህ በላይ የሰው ልጆች ወደ አላስካ፣ ስካንዲናቪያና ሳይቤሪያ አስገብተዋቸዋል። አንዳንዴ ይህ የሚደረግ ለማደኑ እንዲበዙ ነው። በመላው ዓለም በጠቅላላ አሁን ምናልባት 125 ሺህ ያህል ዝባድ በሬዎች ይኖራሉ። «ቂቪዩት» የተባለ ከፍተኛ ጥራት ያለውን ሱፍ ይሰጣሉ። አልፎ አልፎ ብቻ የዝባድ በሬዎች ለሱፍ፣ ለወተትና ለሥጋ ለማዳ እንስሶች ተደርገዋል።"} {"id": "46925", "contents": "መካከለኛ አውሮፓ በአውሮፓ መካከል የሚገኝ አውራጃ ነው። በጊዜ ላይ የአገራት ወሰኖች ሲቀየሩ፣ እንዲሁም የ«መካከለኛ አውሮፓ» ትርጒም በጊዜ ላይ ተቀይሯል፤ አሁን ግን በመደበኛ ትርጒም «የመካከለኛ አውሮፓ አገራት» የሚባሉት ኦስትሪያ፣ ቸኪያ፣ ጀርመን፣ ሀንጋሪ፣ ሊክተንስታይን፣ ፖላንድ፣ ስሎቫኪያ፣ ስሎቬኒያና ስዊዘርላንድ ናቸው።"} {"id": "40163", "contents": ""} {"id": "4301", "contents": "1 January 2015 - 11 September 2015 እ.ኤ.ኣ. = 2007 ዓ.ም. 12 September 2015 - 31 December 2015 እ.ኤ.ኣ. = 2008 ዓ.ም."} {"id": "11053", "contents": "ኢሳይስ አፈወርቂ ኣብረሃም እስካሁን ድረስ የኤርትራ ፕሬዚዳንት ናቸው። ኢሳያስ አፈወርቅ ለረጅም አመታት ለኤርትራ ነፃነት የታገሉ መሪ ናቸው። አሁን በስልጣን ዘመናቸው አገሪቱን ለማልማት በጥቂት ደሞዝ ያገለግሉ ይገኛሉ። የኢሳያስ አፈወርቂ አባት አቶ አፈወርቂ አባት አቶ አፈወርቅ አብርሃ ይባላሉ፤ እናቱ ወይዘሮ አዳነች በርሄ ይባላሉ። ልጆቻቸውም፦ አቶ አማረ አፈወርቅ (አፈወርቂ) አቶ ኢሳያስ አፈወርቅ አቶ አማኑኤል አፈወርቅ አቶ ኤርሚያስ አፈወርቅ አቶ ዮናስ አፈወርቅ ወ/ሮ ጽጌረዳ አፈወርቅ ወ/ሮ አርዮን አፈወርቅ በናታቸው በኩል የኢሳያስ አጎቶች፦ ደጃዝማች ሰለሞን አብርሃ ካፒቴን መኮንን አብርሃ አቶ ሓጎስ አብርሃ ናቸው። የአቶ ኢሳያስ አጎት ደጃዝማች ሰለሞን አብራሃ (በጊዜው ሲጠርዋቸው በነበሩ ጋዜጦች አጠራር «ሰለሞን አብሃም») በዓጼ ሃይለ ስላሴ ዘመነ መንግሥት ማለት (በ1946 ዓ.ም.) የወሎ እንደራሴ ሆነው ያገለገሉ ናቸው። በዚያ ጊዜ መቀሌ ከተማ ውስጥ ተደራጅቶ የነበረው የባህል ቡድን አስመራን ከጎበኘ በሗላ ወደ ደሴ መጣ። እንደራሴው ደጃዝማች ሰለሞን ለክብር እንግዶቹ በተዘጋጀው የእራት ግብዣ ላይ ምስጋናቸውን ለቡድኑ ከገለጹ በሗላ እሳቸውም ትግሬ መሆናቸውን አንስተው የባህል ቡድኑ የትግራይ ባህላዊ ሙዚቃ እና ባህላዊ ውዝዋዜ ለማስፋፋት ላደረገው አስተዋጽኦ አድናቆታቸው ገለጹ። በተጨማሪም የደጃዝማች ሰለሞን እናትም አጋሜ አውራጃ ውስጥ ተወላጅ ትግሬ መሆናቸውን እና አባታቸውም በትግራይ ክ/ሃገር ውስጥ የተምቤን ተወላጅ መሆናቸውን አንስተው ለባህል ቡድኑ ገልጸውላቸዋል። የባሕር ሃይል ካፒቴን የሆኑት ካፒቴን መኮንን አብርሃ የእቴጌ መነን ትምሕርት ቤት ተማሪ የነበረቺው የደጃዝማች ገብራይ ልጅን አግብተው ሦስት ልጆች እንደወለዱ ይታወቃል። አቶ ሐጎስ አብርሃም ቢሆን በአዲስ አበባ የተፈሪ መኮንን ትምህርት ቤት የጥንት ተማሪ ሲሆን ለዚያው ተማሪ ቤት የእግር ኳስ ቡድን በረኛ ነበር፣ ሆኖም በበሽታ ምክንያት ትምህርቱን አቋርጦ ለጥቂት ጊዜ በብሔራዊ ባንክ ስራ ተቀጥሮ እየሰራ እንዳለ ከዚህ ዓለም በሞት እንደተለየ ይታወቃል። የአቶ ኢሳያስ አፈወርቂ አያቶችና ሌሎች ዘመዶቻቸውም - በሚመለከት፦ በእናቱ በኩል የኢሳያስ አፈወርቂ አያት (የእናት እናት) ወይዘሮ መድህን «በራድ» ይባላሉ። በራድ"} {"id": "15627", "contents": "ጎትፍሪድ ቪልሄልም ሌብኒትዝ (July 1 (June 21 OS) 1646 – November 14 1716 እ.ኤ.አ.) የ17ኛው ክፍለ ዘመን የጀርመን የሒሳብ ሊቅ፣ ሳይንቲስት፣ ፈላስፋ፣ ፍርድ አጥኝና ባጠቃላይ መልኩ ሁለ ገብ ተመራማሪ ነበር። ሌብኒዝ ከኢሳቅ ኒውተን ትይዩ ካልኩለስ የተባለውን የዕውቀት ዘርፍ ፈጥሯል። አሁን ድረስ ተማሪወች የሚጠቀሙበት የካልኩለስ የአጻጻፍ ስልት በዚህ ሰው የተፈለሰፈ ነው። ለኮምፒዩተር ስራ እጅግ ወሳኝ የሆነውን የሁለትዮሽ ቁጥር ስርዓት (ባይናሪ ቁጥር) ዘመናዊ ኮምፒዩተሮች ከመሰራታቸው 300 አመት በፊት ፈልስፏል። በፍልስፍናው ዘርፍም ጠለቅ ያለ አስተዋጽኦ አበርክቷል። የሌብኒዝ ፍልስፍና እንደ ደካርት ፍልስፍና ቀልበኛ ይባላል። «ይህ ዓለም እግዚአብሔር ሊፈጥራቸው ይችላቸው ከነበሩ ዓለማት ሁሉ የተሻለ» ነው የሚለው ድምዳሜው የሌብኒዝን ፍልስፍና ብሩህ ተስፈኛ በሚባል መደብ ስር እንዲታወቅ አድርጎታል። የሌብኒዝ ፍልስፍና የቀደምት አውሮጳውያን የፍልስፍና ዘዴ ተብሎ የሚታወቀውን ስኮላስቲክ ወደ ኋላ የሚመለከትና ወደፊት ደግሞ በ20ኛው ክ/ዘመን ብቅ ያሉን ዘመናዊ ሥነ አምክንዮ እና ትንታኔአዊ ፍልስፍናን የተነበየ ነበር። በርግጥም ከደካርትና ከስፒኖዛ ጋር በመሆን ሌብኒዝ የ17ኛው ክፍለ ዘመን የአውሮጳ ዋና ቀልበኛ ፈላስፋ ነበር ቢባል ማጋነን አይሆንም። ከዚህ በተጨማሪ ሌብኒዝ ለተፈጥሮ ህግጋት ጥናት እና ቴክኖሎጂ እንዲሁም ሥነ ህይወት ጥናቶች ከፍተኛ አስተዋጾችን አድርጓል። በህክምና፣ መሬት ጥናት፣ እድል ጥናት ፣ ታሪክ፣ ስነ ቋንቋ፣ ሥነ ምግባር፣ ሕግ፣ ፖለቲካ፣ ሥነ አዕምሮ፣ መረጃ ሳይንስ ላይ ህልቁ መሳፍርት ጽሁፎችን አቅርቧል። የሚያሳዝነው ግን እኒህ ሁሉ ጽሁፎቹ በመጽሄቶች ገጽና በደብዳቤውች ተሰባጥረው አንድ ላይ ስላልታተሙ እስካሁን ዘመን ድረስ የዚህ ሰው ስራ ስፋትና ወርዱ በርግጥም አይታወቅም። ሌብኒዝ ከኒውተን ጋር \"ማን ካልኩለስን ቅድሚያ ፈለሰፈ\" በሚል ጥን አንስተው በእንግሊዝና በአውሮጳ ሳይንቲስቶች መካከል ከፍተኛ ሽኩቻ ነበር። በአሁኑ ዘመን ሁለቱም ሰወች ካልኩለስን ለየብቻቸው እንዳገኙ ይታመናል። ሌብኒዝ ብዙ ወዳጆች ቢያፈራም በኋለኛ ዘመኑ ብዙ ጠላቶች ስለነበሩት ሲሞት ካለጸሃፊው በስተቀር ለቀብሩ የመጣ አልነበረም። የዚህ ድንቅ ሰው ህይወት እንዲህ መፈጸሙ ብዙ ጸሃፊወችን እስከ አሁኑ ዘመን ሲያሳዝን ይኖራል።"} {"id": "44176", "contents": "ያዕቆብ (ዕብራይስጥ፦ יַעֲקֹב, /የዕቆብ/) በመጽሐፍ ቅዱስ መሠረት የይስሐቅና የርብቃ ልጅ ነበረ። የዔሳው መንታ ወንድም ነበር። በሌላ ስማቸው ኤዶምያስ (ዔሳው)ና እስራኤል (ያዕቆብ) የተባሉትን ሁለት ብሔሮች ወለዱ። ያዕቆብ (እስራኤል) ግን የተቀደሠ የመሢህ ዘር ተስፋ ወራሽ ሆነ። ያዕቆብና ሚስቶቹ ከነቁባቶቹ የእስራኤል ፲፪ ነገዶች ወለዱ። በዕዝራ ሱቱኤል ምዕ."} {"id": "8756", "contents": "ዝሆን ከባዮሎጂ ዘመድ Elephantidae («የዝሆን አስተኔ») እንዲሁም ከክፍለመደብ Proboscidea («ባለ ኩምቢዎች») ብቸኛው ኗሪ አባሎች ናቸው። የዝሆን መደብ 3 የተላያዩ ኗሪ ዝርያዎችን ያቀፈ ነው። እነሱም የአፍሪካ የነጭ ሳር ዝሆን፣ የአፍሪካ የጫካ ዝሆን (እንከ ቅርብ የአፍሪካ ዝሆን ሲባል የነበረው) እና የኤዢያ ዝሆን (ወይ የህንድ ዝሆን የሚባለው) ናቸው። ከዝሆን ጭምር አንዳንድ በጥንት የጠፉት ነባር ዝርያዎች በተለይም Mammoth ማሞጥ ወይም ቀንደ መሬት በዝሆን አስተኔ ውስጥ ተመድበዋል። ዝሆን ማማል (ወይም ጡት አጥቢ እንስሳ) ሲሆን፣ በምድር ከሚገኙ እንሥሣት በሙሉ ግዙፉ እንሳሳ ነው። ሴት ዝሆን ከእንስሶች በሙሉ የርግዘት ግዜት ረጅሙ ሲሆን 22 ወራት ይፈጃል። አንድ ዝሆን ሲውለድ 120 ኪ.ግ. መአከለኛ ክብደት አለው። ዝሆን እስካ 70 አመታት እድሜ ሊያስቆጥር ይችላል። እስካሁን የተመዘገበው ታላቁ ዝሆን 12 000 ኪ.ግ. ያስቆጠረ ሲሆን ርዝመቱ ደግሞ 4.2 ሜ በመድረስ ከመሀከለኛው የዝሆኖች ቁመት 1 ሜትር በላይ አስቆጥረዋል። ዝሆኖች በሚኖሩበት ስፍራ በሰው ልጆች እንቅስቃሴ ምክኒያት እየተጎዱ መጥተው ቨ እ.አ.ኤ 1.3 ሚሊዪን ይቆጠሩ የነበሩ በ 1989 ወደ 600 000 ዝቅ በለው ተገኝተዋል። ዛሬ ከ 440 000 እስከ 660 000 ሆነው ይተመናሉ። ባለፈው ክፍለ ዘመን በእስያ አንዳንድ ዝሆኖች በኩምቢያቸው ማለፊያ ስዕል ለመሳል በቂ አዕምሮና ሥነ ውበት እንዳላቸው አሳይተዋል። ይም በበርካታ ዩቱብ ቪዴዎች ሊታይ ይቻላል። የፈጠሩት ትርዒቶች ዝሆን፣ ዛፍ፣ አበባ፣ ሣር እና በላቲን ፊደል ፊርማቸው አለባቸው።"} {"id": "19608", "contents": "ኤል ሳልቫዶር በማዕከላዊ አሜሪካ ውስጥ የምትገኝ ትንሽ አገር ናት። የሃገሪትዋ ዋና ከተማ ሳን ሳልቫዶር ይባላል ። የህዝብ ቁጥራዋም በ2013 እ.ኤ.አ. 6.3 ሚሊዮን እንደነበረ ይታሰባል። ኤል ሳልቫዶር ለአለም ብዙ ቡናና ስኳር በማቅረብዋ ፍሬያማ ሚና ታጫውታለች። እንዲሁም የልብስ ፋብሪካ ኢንዱስትሪ በጣም ሰፊ ስለ ሆነ ብዙ ካናቲራ፣ ሹራብ ወሸተ. ወደ ውጭ አገር ይላካል። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "46851", "contents": "ገርንዚ ከፈረንሳይ አገር አጠገብ የሚገኝ የዩናይትድ ኪንግደም ደሴት ነው። ከሌሎች ቅርብ ከሆኑት ትንንሽ ደሴቶች ጋራ የገርንዚ ጠቅላይ ግዛት ይባላል። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "38610", "contents": "አባላ (ወረዳ) በአፋር ክልል የሚገኝ ወረዳ ሲሆን ከኢትዮጵያ ተራሮች ስር በስተምስራቅ ትገኛለች። አባላ ወረዳ ውስጥ ታላቁ ከተማ አባላ ነው።"} {"id": "38362", "contents": "ክሮኤሽኛ (hrvatski ሕርቫትስኪ) በክሮኤሽያ የሚነገር የስላቪክ ቋንቋዎች ቤተሠብ አባል ነው። የሚጻፈው በላቲን ፊደል ነው። (ይህ ቋንቋ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) የክሮኤሽኛ ውክፔዲያ አለ!"} {"id": "38690", "contents": "አወበል በአማራ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው። አዋበል ወረዳ በ28 ቀበሌወች የተዋቀረች እና ዋና የወረዳው ከተማ ሉማሜ ትባላለች። አዎበል ወረዳ በጤፍ አምራችነቷ የታወቀች ወረዳ ነች። ከደጀን እስከ አምበር ኦነድድ ወረዳ ያሉት አርሶ አደሮች በከተማዋ ልዩ የገበያ ንግድ እንቅስቃሴ ያደርጋሉ ።"} {"id": "38650", "contents": "ሐገር ማርያምና ከሰም በአማራ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "37569", "contents": "ሳንዲየጎ 1.5 ሚሊዮን ነዋሪ ያሎአትና በደቡብ ካሊፎርኒያ የምትገኝ የአሜሪካ ከተማ ነች።"} {"id": "16785", "contents": "ፍራፍሬ ጠቅለል ባለ አነጋገር ማንኛውም ፍሬ የያዘ የዕጽዋት መዋቅር ነው።"} {"id": "43663", "contents": "{{|መርየም በኢስላም||መርየም የእየሱስ (አ.ሰ) እናት}} [[|ሌሎች ስሞችዋ ሜሪያም|ማርያም|መርየም(ስም)]] | ስም = ድንግል መርየም ኢምራን | ርእስ = ድንግል, የተጣራች, የተወደሰች, የእየሱስ (አ.ሰ) እናት, ድንግልናዋን የጠበቀች, ቅድስት, የሰቶች ምሳሌ, የአማኞች ምሳሌ | የትዉልድ_ቀን = c. 20 B.C.E. | የትዉልድ_ቦታ = እየሩሳሌም | የሞተችበት_ቀን = c. 100 - 120 C.E. | የሞተችበት_ቦታ = እየሩሳሌም | የምትታወቀዉ_በ = ሁሉም እስልምና<እና>በሁሉም ክርስትና | አራያ = | አራያ = በሁሉም እስልምና እና ክርስትና ሴቶች. | ዋነኛ_ስራዎች= | እምነት = ሙስሊም በክርስትና እምነት ማርያም (مريم መርየም በ አረበኛ), በስልምና እምነት መርየም የ(ኢሳ),ለሙስሊም ሴቶች አራያ ለአማኞች ምሳሌ ነች መርየም በቁራን ልይ ስምዋ ከ ፴ (ሰላሳ)ጊዜ በላይ በተለያዩ የቁራን ቁጥሮች ሲጠቀስ በስምዋ የተሰየመላት ብቸኛ ሴት ነች እሱም ምእራፍ ፩፱ (አስራ ዘጠኝ) ሱረቱ መርየም የሚል ምእራፍ አላት. ይሀም ምእራፍ ስለ ሂወት ታሪክዋ የሚአወራ ሲሆን መርየም በቁራን ላይ በስማቸዉ ምእራፍ ከተሰየመላቸዉ ስምንት ሰዎች ዉስጥ አንዷ ነች. መርየም በተለይ ከቁራን ላይ የተጠቀሰችዉ ከአስያ ጎን ለጎን ነዉ. (66:11) ለነዚያ ለአመኑትም የፈርዖንን ሴት አላህ ምስል አዴገ፤ ጌታዬ ሆይ!"} {"id": "40314", "contents": "ሮጀር ፌዴረር (ነሐሴ ፪ ቀን ፲፱፻፸፫ ዓ.ም. ተወለደ) የስዊዘርላንድ ታዋቂ የሜዳ ቴኒስ ተጫዋች ሲሆን ብዙ የቴኒስ ክብረ ወሰኖችን ይዟል። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "16815", "contents": "ኦክሲታንኛ (occitan) በደቡብ ፈረንሳይ የሚነገር የፈረንሳይኛ ቀበሌኛ ነው። የኦክሲታንኛ ውክፔዲያ አለ! (ይህ ቋንቋ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "40722", "contents": "24 July በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም ሐምሌ 17 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "40434", "contents": "8 April በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም መጋቢት 30 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "2720", "contents": "ኮሪይኛ (한국어 / 韓國語 / ሃን ጉክ ኧ) የኮርያ (ስሜንና ደቡብ) መደበኛ ቋንቋ ነው። ኮሪይኛ ሷዴሽ ዝርዝር ዋና መጣጥፍ፦ ሃንጉል 가 (ካ) 나 (ና) 다 (ታ) 라 (ራ) (ላ) 마 (ማ) 바 (ፓ) 사 (ሳ) 아 (ዓ) (ንጋ) 자 (ቻ) 차 (ጫ) 카 (ቃ) 타 (ጣ) 파 (ጳ) 하 (ሃ) 아 (አ) 야 (ያ) 어 (ኧው) 여 (የ) 오 (ኦ) 요 (ዮ) 우 (ኡ) 유 (ዩ) 으 (እ) 이 (ኢ) 안녕! (አን ንየንግ!) = ሰላምታ! 안녕하세요! (አን ንየንግ ሃ ሰይ ዮ!) = ሰላምታ! 안녕하십니까! (አን ንየንግ ሃ ሲፕ ኒ ካ?) = ሰላምታ! 감사합니다. (ካም ሳ ሃፕ ኒ ታ) = አመሰግናለሁ 고맙습니다. (ኮ ማፕ ሰፕ ኒ ታ) = አመሰግናለሁ 예. (ዬ) = አዎ 네. (ኔ) = አዎ 아니오. (አኒኦ) = አይደለም 안녕히 가세요. (አን ንየንግ ሂ ካ ሴ ዮ) = ደህና ይሁኑ!"} {"id": "1932", "contents": "ቴሌቪዥን የስዕል እና ድምጽ ምልክቶችን ከማሰራጫ የሚቀበል የመገናኛ ዘዴ ነው። «ቴሌ-» የሚለው ክፍል በግሪክ «ሩቅ» ማለት ቢሆን «-ቪዥን» ደግሞ ከሮማይስጥ visio /ዊዚዮ/ «ማየት» («ትርዒት») ተወስዷል። በአጠቃላይ ቴሌቪዥን ማለት ተንቀሳቃሽ ምስልን (ብዙ ጊዜ ከድምፅ ጋር) ከአንድ ቦታ ወደ ሌላ ቦታ ለማስተላለፍ የሚረዳ የመልዕክት ማስራጫ መንገድ ነው። ይህ ከሆነ ዘንዳ ቴሌቪዥን ምስል መቅጃውንም ሆነ ምስል መቀበያውን መሳሪያ ሁሉ ያጠቃልላል ግን በተለምዶ ቴሌቪዥን የምንለው ምስል መቀበያውን ብቻ ነው። በ1873 እ.ኤ.አ. (1865 ዓም) የእንግላንድ ኤንጅኔር ውሎቢ ስሚስ ባደረገው ጥረት ጥንተ ንጥሩ ሴሌኒይም ብርሃን-አስተላልፎሽ መሆኑን ገለጸ። በ1884 እ.ኤ.አ. ፓውል ጎትሊብ ኒፕኮው የተባለ ጀርመናዊ ክብ የሆነ ዲስክን በስፓይራል በምብሳት ይህ ዲስክ በተሽከረከረ ቁጥር ከፊትለፊቱ የሚመጣውን ብርሃን በቀዳዶቹ በማሾለክ ከሴሌኒይም በተሰራ የካሜራ ግድግዳ ላይ እንዲያርፍ አደረገ። ግድግዳው ብርሃን ሲነካው ያንን ብርሃን ወደ ኮሬንቲ ሃይል በመቀየር ምስልን በኮሬንቲ መልክ በሽቦ ለመላክ ቻለ። ነገር ግን በዚህ ጊዜ አምፕሊፋየር ስላልነበር የሚላከው ምስል እምብዛም አመርቂ አልነበረም። ከ27 አመታት በኋላ በ1911 እ.ኤ.አ. የራሻው ቦሪስ ሮዚንግ ለመጀመሪያ ጊዜ የሲርቲን ቴክኖሎጂ በመጠቀም፣ አሁንም ለመጀመሪያ ጊዜ ተንቀሳቃሽ ምስልን ለመላክና ለመቀብል ቻለ። ነገር ግን የሚንቀሳቀሱት ምስሎች የጂዎሜትሪ ቅርጽ ነበራቸው ማለትም ሶስት ማዕዘን፣ አራት ማእዘን ወዘተ..."} {"id": "12209", "contents": "ጁፒተር፡ (ምልክት፦) መሬት በምትገኝበት ማለትም ሚልክ ዌይ ተብሎ በሚጠራው ረጨት ወይም የከዋክብት ስብስብ ውስጥ የሚገኝ ፕላኔት ነው። ይህ ፈለክ ከፀሐይ ባለው ርቀት 5ኛ ( አምስተኛ ) ነው። ከበፊቱ ሜርኩሪ፣ ቬነስ፣ መሬት እና ማርስ የተባሉ ፈለኮች ይገኛሉ። ኸበስተኋላው ደግሞ ሳተርን፣ ኡራኑስ፣ ነፕቲዩን እና ፕሉቶ የተባሉት ይገኛሉ። ይህ ፈለክ በዚህ ረጨት ውስጥ ከሚገኙ ፈለኮች በግዝፈቱ የመጀመሪያውን ደረጃ ይይዛል። ግዙፍ የጋዝ ክምችት እንደሆነ ይታመናል። ይህም የጸሃይን አንድ አንድ ሺኛ ( 1/1000ኛ ) ብቻ ክብደት እንዲኖረው ያደርገዋል። ነገር ግን የሌሎቹን ፈለኮች ድምር ክብደት በሁለት ከግማሽ እጥፍ ( 2.5x) ይሆናል። በረጨቱ ውስጥ የጋዝ ክምችት የሆኑት ፈለኮች ሳተርን፣ ኡራኑስ፣ ነፕቲዩን እና ራሱ ጁፒተር ናቸው። በአብዛሃኛው ሃይድሮጅን ከተባለ ጋዝ እና ሩቡን ( 1/4 ኛውን ) ክብደት ከሚይዘው ሂሊየም ከተባለ ንጥረነገር የተሰራ ነው። ጁፒተር ስልሳ ሦስት ጨረቃዎች አሏት። ከእነዚህ ውስጥ አራቱ ማለትም አዮ ፣ዩሮፓ፣ ጋኒሜድ እና ካሊስቶ የጋሊሊዮ ጨረቃዎች በመባል ይታወቃሉ።"} {"id": "13235", "contents": "ምላስ በአፍ ወለል ላይ የሚገኝ ጡንቻማ አካል ሲሆን ምግብን በሚገባ ለማላመጥ እና ለመዋጥ ይረዳል። የላይኛው የምላስ ክፍል በጣዕም ህዋሳት የተሸፈነ በመሆኑ ጣዕምን ለመለያ ዋና አካል ነው። ሁለተኛው የምላስ (ልሳን) ጥቅም ለንግግር ነው። ምላስ እጅግ በጣም ስሜታዊ አካል ሲሆን በሳሊቫ (saliva - ምራቅ) የተሸፈነ ነው። ብዛት ያላቸው የደም ቧንቧዎች እና የነርቭ ጫፎች ይይዛል። እነዚህም በተፈለገበት አቅጣጫ እንዲንቀሳቀስ ይረዱታል። (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "48210", "contents": "ኮኮስ (ኪሊንግ) ደሴቶች (እንግሊዝኛ፦ Cocos (Keeling) Islands) በሕንድ ውቅያኖስ የሚገኝ የአውስትራሊያ ደሴቶች ግዛት ነው። ቦታው መጀመርያ የተገኘው በእንግሊዞች በ1601 ዓም ሲሆን እስከ 1818 ዓም ድረስ ማንም ሰው ያልኖረበት ነበር። አሁን 600 ሰዎች ይኖሩበታል፣ ከነዚህ 85% ከማሌዥያዊ ዘር እና 80% የእስላም ተከታዮች ናቸው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "1527", "contents": ""} {"id": "31786", "contents": "ቶኪዳደስ (452 – 387 ዓክልበ.) (ግሪክኛ፦ Θουκυδίδης /ቱኩዲዴስ/) የጥንታዊት ግሪክ ታሪክ ፀሐፊ ነበር። ቶኪዳደስ በተለይ የሚታወቀው ከክርስቶስ ልደት በፊት በ5ኛው ክፍለዘመን ተደርጎ የነበረውን የስፓርታ እና አቴና ጦርነት ታሪክ ዘግቦ በማቆየቱ ነው። የፔሎፖኔዥያን ጦርነት ባለው በዚህ የታሪክ ዘገባ፣ የጦርነቱን መንስኤ እና ውጤት እስከ 411 ዓ.ም. በመከታተል ያቀርባል። ይህ የታሪክ ዘገባ ከአማልክትና ሌሎች ዝባ-ዝንኬዎች የጸዳና በጠራ ሁኔታ ከመንሴ-እና-ውጤትን ብቻ የሚተረትር የታሪክ ስራ ስለነበር የሳይንሳዊ ታሪክ አባት እንዲባል አስችሎታል። በሌላ ጎን የአገሮች ግንኙነት በሃይል እንጂ በመብት ላይ የተመሰረተ እንዳልሆነ ስላስረዳ የእውን ፖለቲካ (ሪል ፖሊቲክ) አባት የሚባል ስም እንዲያገኝ አብቅቶታል። የቶክዲደስ ጽሑፎች አሁን ድረስ በከፍተኛ የውትድርና ተቋማት የሚጠና ሲሆን፣ የሜሊያን ወግ ብሎ የደረሰው ጽሑፉ እስካሁን ድረስ የአለም አቀፍ ግንኙነት ኅልዮት ውስጥ እንደ ቁልፍ ጽሑፍ ይወሰዳል። በአጠቃላይ መልኩ፣ በቸነፈር፣ በእልቂት፣ እና በርስ በርስ ጦርነት ጊዜ የሚታዩት የሰው ልጅ ባህርያት መነሻቸው የሰው ልጅ ተፈጥሮ እንደሆነ ለማሳየት ሞክሯል። ታሪክን ከሥነ ምግባር ነጥሎ ከፖለቲካ አንጻር ብቻ ለማሳየት በመሞከሩ ከ ማካቬሊ እና ቶማስ ሆብስ ተርታ እንደ የእውን ፖለቲካ መስራች ይመደባል። በዚህ ተቃራኒ፣ ሄሮዶቶስ፣ ታሪክን ከአንድ መጥፎ ስራና ያንን ስራ ለመበቀል ከሚነሳ የምያባራ የበቀል ዑደት አንጻር ለማሳየት ሞክሯል። ይሄውም ታሪክንና ሥነ ምግባርን ያቆራኘ የትንታኔ አይነት ነበር። Herodotus, Histories, A. D. Godley (translator), Cambridge: Harvard University Press (1920)."} {"id": "32795", "contents": "በካልኩለስ ጥናት የአንድ አስረካቢ ወይንም ድርድር ግቤት የተወሰነ ዋጋ እየቀረበ ሲሄድ የዚያ አስረካቢ ወይንም ድርድር ውጤት እየተጠጋ የሚሄደው ዋጋ ጥግ ይባላል። ጥግ መሰረታዊ ጽንሰ ሐሳብ እንደመሆኑ ሪጋነት፣ ውድድር እና አጠራቃሚ የተሰኙት የካልኩለስ ዋና ዋና ሃሳቦች የሚተረጎሙት በጥግ ነው፡፡ አስረካቢ f(x) እና ነጥብ c ቢሰጡ፣ አስረካቢው በተሰጠው ነጥብ ላይ ሊኖረው የሚችለው ጥግ እንዲህ ይጻፋል lim x → c f ( x ) = L {\\displaystyle \\lim _{x\\to c}f(x)=L} ትርጉሙም xን ወደ ነጥብ c በማስጠጋት የ አስረካቢ f(x) ዋጋን በተፈለገ መጠን ወደ L ማስጠጋት ይቻላል። እንግዲህ \" የx ዋጋው ወደ c ሲጠጋ, የf ጥግ L\" ነው ይባላል። በጥንቃቄ መታየተ ያለበት፣ በአንድ ነጥብ ላይ አንድ አስረካቢ ያለው ጥግ እና ውጤት አንድ ላይሆኑ ይችላሉ፣ ማለት f(c) ≠ L። እንዲያውም አስረካቢ f(x) በነጥብ c ላይ ትርጉም ላይኖረውም ይችላል። ጥግ፣ አስረካቢው የሚቀርበውን ዋጋ እንጂ የአስረካቢውን ዋጋ አያሰላም። f ( x ) = x 2 − 1 x − 1 {\\displaystyle f(x)={\\frac {x^{2}-1}{x-1}}} እዚህ ላይ f(1) በዜሮ ማካልፈል ስለሚሆን አስረካቢው 1ን ማስረከብ አይችልም። በሌላ አነጋገር አስረካቢው 1 ላይ ትርጉም የለውም። ሆኖም ግን x ወደ 1 እየተጠጋ ሲሄድ, f(x) ወደ 2 እየተጠጋ ይሄዳል። ከላይ የተሰጠውን በስራ ለማሳየት መጀመሪያ x^2-1 መተንተን ያስፈልጋል."} {"id": "9012", "contents": "ግንቦት 7 ቀን - የምክር ቤት ምርጫ በኢትዮጵያ ተካሄደ። ሐምሌ 25 ቀን - የሳዑዲ አረቢያ ንጉሥ ፋህድ ነሐሴ 28 ቀን - ዊልየም ረንኲስት - የአሜሪካ ዋነኛ ችሎት ዳኛ"} {"id": "12161", "contents": "የሕዝብ ብዛት በዲሴምበር 2007 እ.ኤ.አ. ይሠጣል።"} {"id": "12520", "contents": "ፖታሺየም (ፖታሲየም) የንጥረ ነገሮች ሠንጠረዥ ውስጥ ኬሚካዊ ውክሉ K ነው። አቶማዊ ቁጥሩም 19 ነው። ስሙ ፖታሺየም (potassium) ከእንግሊዝኛው ቃል «potash» /ፖታሽ/ ሲሆን እሱም ከቃሎቹ pot /ፖት/ (ድስት) እና ash /አሽ/ (አመድ) ወይም «የድስት አመድ» እንደ ማለት ነው። ኬሚካላዊ ውክሉ K ከሮማይስጥ ስሙ Kalium /ካሊዩም/ ሲሆን ይህ ዘመናዊ ቃል ከ«alkali» አልካሊ መጣ፤ ፖታሺየም ለጥንታዊ ሮማውያን አልታወቀም ነበርና ቃሉ (ካሊዩም) «አዲስ ሮማይስጥ» ይባላል። አልካሊ የሚለው ቃል ደግሞ ከአረብኛ «አል-ቃልያህ» («የአትክልት አመድ») ተወሰደ። ፖታሺየም መጀመርያው የታወቀው የአትክልት አመድ በድስት ውስጥ በመስጠም ሲፈጠር ነበርና። የጥንተ፡ንጥር ጥናት (ኬሚስትሪ) በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ ፖታሺየም የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ። (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "42346", "contents": "በረዶ በጣም ቀዝቅዞ ጠጣር የሆነ ውሃ ነው። የውሃ ቅዝቃዜው ኣልቦ ዲግሪ ሴንቲግሬድ ወይም 32 ዲግሪ ፋረንሃይት ሲደርስ በረዶ ይሆናል። (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "46936", "contents": "ጎዋ በምዕራብ የምትገኝ የሕንድ ክልል ናት። የሕንድ መንግሥት በ1954 ዓም ከፖርቱጋል ያዘው።"} {"id": "10287", "contents": "ቤንጎ ከአንጎላ ክልሎች አንዱ ነው። ዋና ከተማው ካክሲቶ ነው። የክልሉ ስፋት 33,016 ካሬ ኪሎሜትር ሲሆን የሕዝብ ብዛቱ ደግሞ 450 ሺህ ነው። ክልሉ ከሰሜን በዛየር፣ ከሰሜን-ምሥራቅ በኡኢጌ፣ ከምሥራቅ በኩዋንዛ ኖርቴ እና ከደቡብ በኩዋንዛ ሱል ክልሎች ጋር ይዋሰናል። በምዕራብ በኩል ከአትላንቲክ ባህር እና ከሉዋንዳ ጋር ይዋሰናል። ከተማዎች አምብሪዝ ቤንጎ ዳንዴ ኢኮሎ ሙክሲማ ናምቡዋንጎንጎ"} {"id": "41181", "contents": "27 October በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) በዘመነ ማቴዎስ፣ በዘመነ ማርቆስና በዘመነ ሉቃስ ጥቅምት 17 ቀን ማለት ነው። በዘመነ ዮሐንስ ግን (ዘመነ ሉቃስ የሥግር ዓመት በመሆኑ) ጥቅምት 16 ቀን ላይ ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "1631", "contents": "መለሰ ዜናዊ (የትውልድ ስማቸው ለገሠ ዜናዊ አስረስ) (ሚያዝያ ፴ ቀን ፲፱፻፵፯ ዓ/ም - ነሐሴ ፲፬ ቀን ፳፻፬ ዓ/ም)"} {"id": "37594", "contents": "ቱርክመኒስታን በእስያ ውስጥ የሚገኝ አገር ነው። ዋና ከተማው አሽጋባት ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31897", "contents": "ሳልዝብሪ (እንግሊዝኛ፦ Salisbury) የእንግሊዝ ከተማ ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "43066", "contents": "ቫልፓራይሶ የቺሌ ከተማ ነው።"} {"id": "43322", "contents": "ዓሚር ኻን (ሂንዲ ፡ आमिर ख़ान) ህንዳዊ ተዋናይ ናቸው። ራጃ ሂንዱስታኒ ላጋን"} {"id": "21697", "contents": "እቴጌ መነን አስፋው የቀዳማዊ ዓፄ ኃይለ ሥላሴ ባለቤት ነበሩ። ግርማዊ እቴጌ መነን መጋቢት 25 ቀን 1883 ዓም በወሎ ጠ/ግዛት በአምባሰል አውራጃ ልዩ ስሙ ዕጓ ከተባለው ቀበሌ ከጃንጥራር አስፋውና ከወ/ሮ ስሂን ሚከኤል ተወለዱ። እቴጌ መነን በልጅነት ዘመናቸው በእናት በእባታው ቤት መምሀር ተቀጥሮላቸው ኣማርኛ ማንበብና መፃፍ ጠንቅቀው አወቁ። በተጓዳኝ ልዩ ልዩ የቤት ባልትና ሙያዎችን ተምረው በማጠናቀቃቸው የቤት ራስ ለመባል በቅተዋል። መነን የሚለው ቃል በዐማርኛ የሴት ልጅ ስም ሲሆን ታላቁ ምሁር ዓለቃ ኪዳነ ወልድ ክፍሌ፤ ቀጭን ፈታይ፣ ባለሟያ፤ ወይም መልከ መልካም፤ ትክክል ፍጽምት ሕጸጽ የሌለባት ማለት እንደሆነ አፍታትተው አሥፍረውታል። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) ^ \"መጽሐፈ ሰዋስው ወግስ ወመዝገበ ቃላት ሓዲስ\" (፲፱፻፵፰ ዓ/ም)፣ ገጽ ፮፻"} {"id": "3724", "contents": "ኡላዓን ባዓታር የሞንጎሊያ ዋና ከተማ ነው። Play media የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 804,200 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 47°54′ ሰሜን ኬክሮስ እና 10°52′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል።"} {"id": "40654", "contents": "15 June በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም ሰኔ 8 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "48343", "contents": "ናስ ዘመን ወይም የነሐስ ዘመን በ«ሦስቱ ዘመናት» አስተሳሰብ ከድንጋይ ዘመንና ከብረት ዘመን መካከል የነበረው ዘመን ነው። በአጠቃላይ እንደ ተለመደ ከ3125 እስከ 1200 ዓክልበ. ያህል ያመልክታል። በዚህ ዘመን አብዛኞቹ መሣርያዎችና እቃዎች የተሠሩ ከናስ (መዳብና የቆርቆሮ አብረው በአቃላጭ ተቀላቅለው) ነበር። የናስ ጥቅም በጥንታዊ ግብጽ ከ3125 ዓክልበ. ግድም ጀምሮ ይታወቅ ነበር። ሆኖም በሰርቢያ (አውሮፓ) የተገኙ የናስ ቅርሶች ከ7000 ዓክልበ. እንደ ሆኑ በአንዳንድ ሥነ ቅርስ ሊቆች ተብለዋል፤ ይህ አቈጣጠር ተከራካሪ ነው። የብረት ቀለጣ ምናልባት ከ1880 ዓክልበ. ግድም ጀምሮ በሐቲ አገር ይታወቅ ነበር (ካሩም ይዩ)። ዳሩ ግን የብረት መሣርዮች በጅምላ ተሥረው የነሐስ እቃዎች የተኩ ከ1200 ዓክልበ. በፊት አልሆነም። ከ1200 ዓክልበ. በኋላ «የብረት ዘመን» ሊባል ይችላል። የብረት ጥቅም ደግሞ በአውሮፓ፣ በእስያና በአፍሪካ በሙሉ ከ400 ዓክልበ. በፊት ተስፋፋ። የናስ ቀለጣም በደቡብ አሜሪካ ይታወቅ ነበር፤ ከ800 ዓም ያህል በኋላ እስከ መካከለኛ አሜሪካ ድረስ ተስፋፋ፤ ከሜክሲኮ ስሜን ግን አውሮፓውያን ሳይገቡ ቀለጣ ከቶ አልተገኘም። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "42687", "contents": "ሴቶች የሰው ልጆች አንስቶች ናቸው። እናቶቻችን፣ እኅቶቻችን፣ ሴት ልጃቸን ናቸው። «ሴት» የሚለው ቃል ወይም ስም ሌሎች ትርጉሞች አሉትና የተማሩ ሰዎች መለያየት አለባቸው። ከሰው ልጅ በቀር የማናቸውም እንስሳ ወይንም ተክል አንስታይ ብትሆን «ሴት እንስሳ» ወይም «ሴት ተክል» ልትባል ይችላል። ይህን በተመለከተ ሴት (ጾታ) የሚል መጣጥፍ አለ። በዘመናዊ አማርኛ የቃሉ «ሴት» ታሪክና መድረሻ ከግዕዝ ብእሲት (ሴት፣ ሚስት) ነበር። በድምጽ ለውጥ አጋጣሚ በቀድሞ ዘመን «ሴት» የወንድ ስም ነበር። በኦሪት ዘፍጥረት የአዳምና ሔዋን ወንድ ልጅ ሴት ይባላል። የድምጽ ለውጥ አጋጣሚ ስለ ሆነ ከዘመናዊ «ሴት» (አንስት) ጋር ልዩ ግንኙነት የለውም፣ ባለፈውም ዘመን «ሴት» ለ«አንስት» እንዳላመለከተ ግልጽ ነው። እንዲሁም በጥንታዊ ግብጽ አረመኔ አፈ ታሪክ ሴት የተባለ ግለሠብ ወይም ጣኦት ይገኛል። ይህም እንደገና ከዘመናዊ «ሴት» (አንስት) ጋር ግንኙነት የለውም፣ ምናልባት ግን አፈ ታሪኩ ከአዳም ልጅ ሴት ጋር ሊዛመድ ይቻላል። ለሴቶች (ብእሲት) አለም አቀፍ ምልክት አለ፣ ይህ ምልክት መስቀል ከክብ ነገር በታች ሲሆን የመስተዋት ምልክት እንዲወክል ነው። ይህም የፈለኩ ዘሃራ (ቬነስ) ምልክት ይባላል፣ በቀድሞ ጥንተ ንጥር ጥናት የመዳብም ምልክት ነበር። በታሪክ ላይ ሴቶች እንደ ወንዶች የከበረ ሚና እና ከፍ ያለ ማዕረግ አገኝተዋል፣ በርካታ ንግሥቶች አገራቸውን በራሳቸው መብት ገዝተዋል። እንዲሁም ፕሬዚዳንቶች፣ ፋላስፎች፣ ጸሐፊዎች፣ ፈጠራ ፈልሳፊዎች፣ አስተማሪዎች፣ ሳይንቲስቶች፣ አትሌቶች፣ ገበሬዎች፣ ሆነዋል። ነቢዮችም ሆነዋል፣ ይህን የሚያስረዳ የነቢይቱ ዲቦራ ታሪክ ነው። ባጭሩ ወንድ የሚችል ሴት የማትችል ነገር፣ ወይንም ሴት የምትችል ወንድ የማይችል ነገር ጥቂት ብቻ ነው፣ እነዚህም በተለይ የማባዛት ሚናዎች (እንደ እርጉዝና) ናቸው። በአንድ ቻይናዊ ምሳሌ «ወንዶችና ሴቶች አብረው ሰማይ እንዳይወድቅ ያንሳሉ።» በባህል ጥናት ዘርፍ፣ የሴቶችና የወንዶች ሚናዎች ከባህል ወደ ባህል የሚለያዩ፣ አንዳንዴም በልማድ ወይም በሕጎች የሚወሰኑ ሆነዋል። እነዚህም ከወቅት ወደ ወቅት የሚለያዩ ሆነዋል። እናት በዛንዚባር ነጋዴ፣ ኢትዮጵያ አርቦሬ፣ ደቡብ ኢትዮጵያ ሸማኔ፣ ባንግላዴሽ ባዮሎጂስት፣ ካሊፎርኒያ"} {"id": "48819", "contents": "ደቡብ ጆርጅያና ደቡብ ሳንድዊች ደሴቶች በደቡብ አትላንቲክ ውቅያኖስ ያሉት የዩናይትድ ኪንግደም ግዛት ነው። ብርድ አየሩ ለሰው ልጆች አይስማማም፣ አሁን ከ30 ያህል ጊዜያዊ ሳይንቲስቶች በቀር ማንም ለዘለቄታ አይኖርበትም። አርጀንቲና በተጨማሪ በደሴቶቹ ላይ ይግባኝ ማለት ጥላለች።"} {"id": "8552", "contents": "የሜዳ አህያ በላቲን Equidae የሚባለው የፈረስ አስተኔ አባል ሲሆን ፣ በፈረሶች ወገን (Equus) ውስጥ ሶስት ዝርያዎች ናቸው። ከመካከለኛው እስከ ደቡብ አፍሪካ ውስጥ የሚገኝ አጥቢ እንስሳ ነው። ነጭና ጥቁር ሰንጠረዥ የለበሰው ቆዳቸው አንድ ምልክታቸው ነው። የዱር አራዊት የሚያጠኑ ባለሞያዎች (zoologist) የሜዳ አህያ ነጭና ጥቁር ባለሰንጠረዥ ቆዳ ከሚያድኑት አራዊት ለመሰወር እንደሚጠቅመው ይናገራሉ። ይህንንም ሲያብራሩ አንድ የሜዳ አህያ ከረዣዥም ሣሮች መሃል ሲሆን አብሶ አንበሳ ለይቶ ለማየት እንደሚከበደው በመጠቆም ነው። ለዚህም ዋነኛው ምክኒያት አንበሳ ቀለም ስለማይለይ ነው።"} {"id": "18638", "contents": "ሊቨርፑል (እንግሊዝኛ: liverpool) በ1207 እ.ኤ.አ. የተመሰረተ የእንግሊዝ ከተማ ነው። ይህ ከተማ የሙሉ ከተማነትን ማዕረግ ያገኘው በ1880 እ.ኤ.አ. ነበር።"} {"id": "44580", "contents": "ማጫ በጥንት በየትም አገር አሁንም በብዙ ኅብረተሠቦች የሚገኝ የጋብቻ ልማድ ወይም ሕግ ነው። የጥንቱ መስጴጦምያ ሕግጋት ማጫን ይቀምሩ ነበር። ማንም ወንድ ያልታጨችውን ሴት ማግባት ከወደደ፣ ማጫን ለሴቲቱ አባት ለመክፈል ነበረበት። በዚያ ወቅት መሐለቅ ገና ስላልተፈጠረ፣ መደበኛ የንግድ ገንዘቦች በተለይ ብር፣ ገብስ ወይም ከብት ነበሩ። ይህም ተዋውሎ ተከፍሎ አማቱ ግን በኋላ ስምምነቱን ከሰበረበት፣ ቁም ነገር ነበር፤ አማቱ ፪ እጥፍ ማጫ ለሰውዬው መመልስ ተገደደ (የኡር-ናሙ ሕግጋት §15፤ የሊፒት-እሽታር ሕግጋት §29፤ የኤሽኑና ሕግጋት §25፤ የሃሙራቢ ሕግጋት §160-161)። በሃሙራቢ ሕጎች ደግሞ፣ አማቹ ሀሣቡን ቀይሮ ልጂቱን እምቢ ቢላት፣ ማጫው አይመለስለትም በማለት ይወስናል (§159)። ስምምነቱ ጸንቶ እጮኞቹ ከተዳሩ ወደ ቤቱ ስትገባ፣ አማት ለአዲሱ ቤተሠብ ጥሎሽን ይሰጥ ነበር። ጥሎሽ በዘልማድ ከማጫው መጠን ይበልጥ ነበር። ጥሎሽን መስጠት ግዴታ አልነበረም፤ ካልተሰጠ ግን በአማቱ ዕረፍት ልጂቱ ከወንድሞቿ ጋራ ሙሉ ድርሻ ርስት ትቀበል ነበር (ሃሙራቢ §180)። ምንም ወራሽ ልጅ ሳይወልዱ አንዱ ባለትዳር ያረፈ(ች) እንደ ሆነ፣ አማትዬው ጥሎሹ እንዲመለስለት ይግባኝ ማለት ቻለ (ኤሽኑና §17-18፤ ሃሙራቢ §163)። በሕገ ሙሴ ያህዌ ተመሳሳይ የማጫ ሥርዓት ለእስራኤል መሠርቷል። ወንዱ ካልታጨችው ሴት ጋር በወሲብ የተኛ እንደ ሆነ ደግሞ፣ የ50 ሰቀል ብር (500 ግራም ያህል) ማጫ ለአባትዋ ይክፈልና ዕድሜ ልክ ሚስቱ ትሁን በኦሪት ዘዳግም 22:28 ይገለጻል። አባትዋም ሴት ልጁን ለዚህ ሰው መስጠት እምቢ ቢልም፣ ሰውዬው ግን ብሩን መክፈል አለበት (ኦሪት ዘጸአት 22:17)። በእስልምና በቁራን መሠረት ባል ሚስትን ሲያግባት ማጫን ወይም መኅርን እንዲሰጣት ግዴታ ነው። በአብዛኛው ትምህርቶች ዘንድ የዚህ ስጦታ ዋጋ ማንኛውም ዋጋ ሊሆን ይችላል፤ በሌሎች አስተሳሰቦች ግን ቢያንስ ፲ ወይም ፫ ድርሃም መሆን አለበት። ይህ ማጫ ከባል በቀጥታ ወደ ሚስት የሚከፈል ነው እንጂ ዐማቶች በነገሩ አይገቡም። በሁለት ድርሻዎች አንዱም በሠርግ ጊዜ የተረፈውንም ከተወሰነ ጊዜ በኋላ ሊከፈል ይችላል። በማሊ መንግሥት ኩሩካን ፉጋ መሠረት፣ አንድ ላም ለሴቲቱ፣ አንድም ለአባቷ፣ አንድም ለእናቷ እንደ ማጫ ያስፈልጋል። ተመሳሳይ የማጫ መርኅ በፍትሐ ነገሥት ምዕራፍ 24 ክፍል ፫ ይታያል። ማጫው የሚከፈለው ወደ እጮኛይቱ ቤተሠብ እንደ ሆነ፣ በኋላም አድጋ ለጋብቻው እምቢ ካለች፣ ፪ እጥፍ ማጫ መመልስ ሊገደዱ ይቻላል። በቀጥታ ወደ ሴቲቱ የሚሰጠው ማጫ ግን ለባልዋም ደህንነት መሆኑ ይወሰናል።"} {"id": "49566", "contents": "ማይክ ፔንስ ከጥር 2009 ዓም ጀምሮ የአሜሪካ ምክትል ፕሬዚዳንት ሆነዋል። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "15944", "contents": "የኅልውና ቀውስ የምንለው አንድ ግለሰብ በህይወት ጎዳናው ላይ በድንገት ቆም ብሎ በአጠቃላይ የህይወቱ መሰረቶች ላይ ጥያቄ ሲያቀርብ ነው፡- ለምሳሌ \" ህይወቴ ትርጉም፣ ዋጋ ወይም አላማ አለው ወይ?\" ብሎ ሲጠይቅ። ይህ ጉዳይ በኅልውነት ፍልስፍና ከፍተኛ ቦት ተሰጥቶት የሚጠና ነው። የኅልውና ቀውስ ብዙ ጊዜ የሚነሳው ባንድ ግለሰብ ህይወት ውስጥ ክፍተኛ ግምት የሚሰጣቸው ክንውኖች ሲፈጸሙ ነው፣ ለምሳሌ ያልን እንደሆን በአለም ውስጥ ብቻየን ነኝ ብሎ ከማሰብ አንድ ግለሰብ በርግጥም መሞቱ የማይቀር መሆኑን በርግጥ ሲረዳ አንድ ሰው ህይወቱ ትርጉም ሆነ አላማ እንደሌለው ሲገነዘብ አንድ ሰው ሙሉ ነጻነት እንዳለው ሲረዳ፣ ሃላፊነቱንም በዛው ልክ ሲቀበል ወይም ሲክድ እጅግ አስደሳች ወይም እጅግ ጎጂ የሆነ ጉዳይ በግለሰብ ላይ ሲደርስ በጋብቻ ወቀት፣ በፍቺ፣ መለያየት፣ የሚወዱት ሰው መሞት፣ አዲስ ፍቅረኛ፣ ልጆች አድገው ቤት ሲለቁ፣ 30 ወይም 40 ዓመት ሲሞላ፣ ወዘተ... እንግዲህ ይህን ቀውስ ከሌሎች ለየት የሚያደርገው ጉዳይ አለ። አንድ ግለሰብ የራሱ ህይወት በጣም አስፈላጊ መሆኑን ለራሱ እያወቀ ነገር ግን አጠቃላይ የሰወች ኑሮ ትርጉም የለሽና አላማም የሌለው መሆኑን ሲገነዘብ በጭንቅላት ውስጥ ፍትጊያ (cognitive dissonance ) ይፈጥራል። ይህ ፍትጊያ የከባቢው ባህልና እራሱ አይምሮአችን በደመነፈስ እኒህን ለመከላከል የፈጠራቸውን የመከላከያ መሳሪያወች ያሸንፋል። ስለዚህ የኅልውና ቀውስ በሁሉም ሰው በሁሉም ህብረተሰብ ኅልው በመሆን ብቻ የሚፈጠር መሰረታዊ ጥያቄ ነው። የኅልውነት ፍልስፍና እንግዲህ የሚለው፣ እያንዳንዱ ግለሰብ የየራሱን ህይወት ትርጉምና አላማ በማስቀመጥ ይህን ቀውስ በበቂ ሁኔታ መፍታት ይችላል።"} {"id": "44732", "contents": "ሞንተሬይ እግር ኳስ ክለብ (እስፓንኛ፦ Club de Fútbol Monterrey) በሞንተሬይ፣ ሜክሲኮ የሚገኝ እግር ኳስ ክለብ ሲሆን የተመሠረተው በሰኔ ፳፩ ቀን ፲፱፻፴፯ ዓ.ም. ነው። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "12459", "contents": "ክሎሪን ንጥረ ነገር ሲሆን ተዋህስ ከውሃ በማጽዳት የሚጠቅም ኬሚካል ነው። ሰውነት ላይ ከተረጨ ጉዳት ያደርሳል የጥንተ፡ንጥር ጥናት (ኬሚስትሪ) በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ ክሎሪን የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ። (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "3281", "contents": "ሐሙስ የሳምንቱ አምስተኛ ቀን ሲሆን ረቡዕ በኋላ ከዓርብ በፊት ይገኛል። ስሙ ሐምስ (አምስተኛ) ከሚለው የግዕዝ ቁጥር የወጣ ነው።"} {"id": "19912", "contents": "ካርል ሔንሪክ ማርክስ (ግንቦት 5, 1818 – መጋቢት 14, 1883) ጀርመናዊ ፈላስፋ እና የፖለቲካ ተመራማሪ ነበር። የካርል ማርክስ ፅሑፎች በገንዘብ( ኢኮኖሚ) እና የኅይል ፖለቲካ ላይ ያተኮሩ ነበር። በማርክስ አስተሳስብ ደመወዝ ተከፋይ ጉልበት ባለበት ሁሉ የመደብ ትግል ይኖራል ብሎ ያምን ነበር። በእርሱ እመነት ይህ የመደብ ትግል በሰራተኞች አሸናፊነትና የበላይነት የሚደመደም ነው። ከካርል ማርክስ መጻሕፍት ውስጥ ኮሚዩኒስት ማኒፌስቶ የተሰኘው መጽሃፉ በጣም ታዋቂው ሲሆን ከፍሬድሪክ ኤንግልስ ጋር አብሮ በ1840ዓ.ም. የደረሰው ነበር። መጽሐፉ የኮሚዩኒዝምን ሃሳቦችና አላማወች ለማስቀመጥ ይጥራል። እኒህ ሃሳቦቹ በአሁኑ ዘመን ማርክሲዝም በመባል ይታወቃሉ። በሌላ ጎን ካርል ማርክስ ከደረሳቸው መጻሕፍት ዳስ ካፒታል የሚሰኘው እንደ ዋና ስራው ተደርጎ ይወሰዳል። የዚህ መጽሐፉ ሦስት ክፍሎች ብዙ ጊዜውን እንደወሰዱ ይነገራል። ዳስ ካፒታል እንዴት ካፒታሊዝም እንደሚሰራ ሲገልጽ በዚያው ልክ ካፒታሊዝም የሚፈጥራቸውን ችግሮች አብሮ ያብራራል። የማርክስ ርዕዮተ አለም ለሶሻሊዝም መነሳትና ለሩሲያ አብዮት መንስኤ እንደሆነ በብዙዎች የታመነ ነው። የማርክስ ታዋቂ ርዕዮት አለም ቁስ አካላዊነት ሲሆን፣ ሃይማኖት፣ ሥነ ምግባር እና ማህበረሰባዊ መዋቅሮች በሙሉ መሰረታቸው ኢኮኖሚክስ ነው ብሎ ያምን ነበር። ብዙ ሰዎች እስካሁን ደረስ የማርክስን ሃሳብ ይከተላሉ፣ እንዲሁም በማሳደግ ሲያዳብሩት ይታያሉ። ርስት ሁሉ የመንግሥት መሆኑ እንጂ የግል ርስት አለመኖሩ የሚገኝበት ሁናቴ የካርል ማርክስ ፍልስፍና ውጤት ነው። በተጨማሪ ማርክስ የሃይማኖት ወዳጅ ባለመሆኑ መጠን፣ በማርክሲስም-ሌኒኒስም በተገዙት አያሌ አገራት በተለይም ስሜን ኮርያ፣ ቻይና፣ የቀድሞም አልባኒያ ውስጥ የሃይማኖት ወይም የኅሊና ነጻነት አልተገኘም። መለጠፊያ:IMDb name"} {"id": "10446", "contents": "ሆዜ ኤድዋርዶ ዶስ ሳንቶስ (እንግሊዘኛ: José Eduardo dos Santos ፣ ነሐሴ 22 ቀን 1932 ዓ.ም. ተወልዶ) የአንጎላ ፕሬዝዳንት ነው። President : 1979-2017"} {"id": "44815", "contents": "ኒውካስል ዩናይትድ እግር ኳስ ክለብ (እንግሊዝ፦ Newcastle United Football Club) በኒውካስል ኧፖን ተይኝ፣ እንግሊዝ የሚገኝ የእግር ኳስ ክለብ ነው። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "3282", "contents": "ዓርብ የሳምንቱ ስድስተኛ ቀን ሲሆን ከሐሙስ በኋላ ከቅዳሜ በፊት ይገኛል። ዓርብ በኃይማኖትም ዘንድ ለየት ያለ ዋጋ ካላቸው ቀኖች አንዱ ነው። በክርስቲያኖች ዘንድ ኢየሱስ ክርስቶስ የተሰቀለው በዕለተ ዓርብ በመሆኑ ለየት ያለ ክብደት ይሰጠዋል። ለምሳሌ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ አማኞች ዘንድ ከዘመነ ፋሲካ ውጪ ዓርብ የጾም ቀን ነው። ለሙስሊም ወንዶችም ዓርብ ቀትር ላይ በመስጊድ ተገኝቶ የጋራ ጸሎት ማድረግ ግዴታ ነው። በመስጊድ መሰባሰብ ግዴታ አይሁን እንጂ ለሴቶችም የጸሎት ቀን ነው።"} {"id": "44154", "contents": "ኛ ትራንግ በደቡብ ቬትናም የሚገኝ ከተማ ሲሆን 350,000 ሰዎች ያህል አሁን ይገኙበታል። በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ Nha Trang የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ። Wikivoyage"} {"id": "44202", "contents": "ፍሬዲ ሜርኩሪ (ፋሮክ ቡልሳራ ተወለደ፤ ሴፕቴምበር 5 1946 - ህዳር 24 ቀን 1991) የሮክ ባንድ ንግስት እንግሊዛዊ ዘፋኝ፣ ዘፋኝ፣ ሪከርድ አዘጋጅ እና መሪ ድምፃዊ ነበር። በሮክ ሙዚቃ ታሪክ ውስጥ ከታላላቅ ዘፋኞች አንዱ እንደሆነ የሚነገርለት፣ እሱ በሚያምር የመድረክ ስብዕና እና ባለአራት-ኦክታቭ የድምጽ ክልል ይታወቅ ነበር። ሜርኩሪ በከፍተኛ የቲያትር ስልቱ የንግስት ጥበባዊ አቅጣጫ ላይ ተጽዕኖ በማድረግ የሮክ ግንባር ሰውን ስምምነቶች ተቃወመ።እ.ኤ.አ. በ1946 በዛንዚባር ከፓርሲ-ህንድ ወላጆች የተወለዱት ከስምንት አመቱ ጀምሮ በህንድ የእንግሊዘኛ አዳሪ ትምህርት ቤት ገብተው ሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን አጠናቀው ወደ ዛንዚባር መለሱ። በ1964 ቤተሰቡ የዛንዚባርን አብዮት ሸሽተው ወደ ሚድልሴክስ፣ እንግሊዝ ሄዱ። ሙዚቃን ለአመታት አጥንቶ በመፃፍ በ1970 ከጊታሪስት ብራያን ሜይ እና ከበሮ መቺው ሮጀር ቴይለር ጋር ንግስት ፈጠረ። ሜርኩሪ “ገዳይ ንግስት”፣ “ቦሄሚያን ራፕሶዲ”፣ “የምትወደው ሰው”፣ “እኛ ሻምፒዮንሺፕ ነን”፣ “አሁን አታስቁመኝ” እና “ፍቅር የሚባል ትንሽ ነገር”ን ጨምሮ ሜርኩሪ ለንግስት በርካታ ስራዎችን ጽፏል። በ1985 የቀጥታ እርዳታ ኮንሰርት ላይ እንደታየው የካሪዝማቲክ የመድረክ ትርኢቶቹ ብዙ ጊዜ ከተመልካቾች ጋር ሲገናኝ አይተውታል። በብቸኝነት ሙያ መርቷል እና ለሌሎች አርቲስቶች ፕሮዲዩሰር እና እንግዳ ሙዚቀኛ ሆኖ አገልግሏል። ፍሬዲ መርኩሪ መስከረም 5 ቀን 1946 በብሪታንያ የዛንዚባር (የአሁኗ የታንዛኒያ ክፍል) ግዛት ውስጥ በሚገኘው የድንጋይ ከተማ ውስጥ ፋሮክ ቡልሳራ ተወለደ ። ወላጆቹ ጄር እና ቦሚ ቡልሳራ ናቸው ። ሁለቱም ፓርሲዎች ነበሩ ። አባቱ የመንግሥት ቅርንጫፍ ቢሮ በሆነው በብሪታንያ ቅኝ ግዛት ቢሮ ውስጥ ገንዘብ በመክፈል ይሠራ ነበር ። መርኩሪ ካሽሚር የምትባል ታናሽ እህት ነበረችው ። በትምህርት ቤት ጓደኞቹ \"ፍሬዲ\" የሚል ስም ሰጡት። ከዚያም ቤተሰቦቹ ፍሬዲ ብለው መጥራት ጀመሩ ። ሜርኩሪ ስምንት ዓመት ሲሆነው በሕንድ ወደሚገኝ አዳሪ ትምህርት ቤት ተላከ ። በፓንችጋኒ የሚገኘው የቅዱስ ፔተርስ ኢንግሊሽ አዳሪ ትምህርት ቤት ከቦምቤይ ከተማ (አሁን ሙምባይ ይባላል) 50 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ ይገኛል። እንደ ሠዓሊና ስፖርተኛ ተሰጥኦ ማሳየት ጀመረ ። አሥር ዓመት ሲሆነው የጠረጴዛ ቴኒስ የትምህርት ቤት ሻምፒዮን ሆኖ ተሾመ ። አሥራ ሁለት ዓመት ሲሞላው ጁኒየር ኦል ራውንደር የተባለ ሽልማት አገኘ። ከምረቃ በኋላ መርኩሪ ከተከታታይ የሙዚቃ ቡድኖች ጋር በመተባበር ለንደን ውስጥ በኬንሲንግተን ማርኬት ውስጥ ከሮጀር ቴይለር ጋር ሁለተኛ እጅ ያላቸውን የኤድዋርድያን ልብሶችና መጎናፀፊያዎች ሸጠ። ቴይለር እንዲህ በማለት ታስታውሳለች፦ \"በዚያን ጊዜ እንደ ዘፋኝ የማውቀው ነገር አልነበረም፤ የትዳር ጓደኛዬ ብቻ ነበር። የኔ እብድ የትዳር ጓደኛ!"} {"id": "12405", "contents": "አጥቢ እንስሳት የምንላቸው የጀርባ አጥንት ያላቸው ከሚባሉት የእንስሳት ስፍን ውስጥ የሚገኝ መደብ ነው። በዚህ መደብ ውስጥ የሚገኙት እንደ የሰው ልጅ እና አንበሳ ያሉ እንስሳት ሴቷ አርግዛ በመውለድ እና ጡት ወተት በማጥባቷ ይታወቃሉ። እንዲሁም ባለ ፀጉርና ሙቀት ያለ ደም በመሆናቸውና ተጨማሪ የአዕምሮ ክፍል በመኖራችው ይታወቃሉ። የመደቡ ዋና ክፍለመደቦች፦ ዝሆን መጎጥ ወይም «ሰንጊ» (አፍሪካ ብቻ) የወርቃማ ፍልፈል ክፍለመደብ - ወርቃማ ፍልፈል፣ አቆስጣ-መጎጥ፣ ተንረክ (አፍሪካና ማዳጋስካር ብቻ) የአዋልደጌሳ ክፍለመደብ የአሽኮኮ ክፍለመደብ - አሽኮኮ ባለ ኩምቢዎች ወይም የዝሆን ክፍለመደብ የዱጎንግ ክፍለመደብ ወይም «የባሕር ላሞች» የጉንዳን በል ክፍለመደብ - (አሜሪካዎች ብቻ) የአርማዲሎ ክፍለመደብ - (አሜሪካዎች ብቻ) የዛፍ መጎጥ ክፍለመደብ - (ደቡብ-ምሥራቅ እስያ ብቻ) የኮሉጎ ክፍለመደብ ወይም «በራሪ ሌሙሮች»፣ (ደቡብ-ምሥራቅ እስያ ብቻ) ሰብአስተኔ - ሌሙሮች፣ ዝንጀሮች፣ ጦጣዎችና የሰው ልጅ የጥንቸል ክፍለመደብ - ጥንቸል ዘራይጥ - አይጥ፣ ሽኮኮ፣ ጃርት የትድግ ክፍለመደብ - ትድግ፣ ፍልፈል፣ መጎጥ የሌት ወፍ የፓንጎሊን ክፍለመደብ ስጋበል - የድመት አስተኔ፣ የውሻ አስተኔ፣ የፋደት አስተኔ፣ ጅብ፣ ጥርኝ፣ ድብ፣ ፋሮ፣ ሞረስ ወዘተ."} {"id": "44170", "contents": "ኮሌስትሮል በእንስሳ ሴል ወይም ፈሳሶች ውስጥ የሚገኝ እንደ ስብ የመሰለ ሞለኩል (ውሑድ) አይነት ነው። ይህ ልዩ አስፈላጊ ሞለኩል በእንስሳት ብቻ እንጂ በአትክልት ውስጥ አይገኝም። (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "44090", "contents": "የሲማሽኪ ሥርወ መንግሥት በኤላም (አሁን ፋርስ) ከአዋን ሥርወ መንግሥት በኋላ (1979-1858 ዓክልበ. ግድም) የተነሡት ነገስታት ናቸው። «ሲማሽኪ» ከተማ ምናልባት በአሁኑ እስፋሃን አካባቢ ሲሆን ግዛቱ ወደ ስሜን ምናልባት እስከ ካስፒያን ባህር ድረስ ጠቀለለ። የአዋን መጨረሻ ንጉሥ ኩቲክ-ኢንሹሺናክ ሲማሽኪን ይዞ ነበር፤ በ1979 ዓክልበ. ግድም በኡር-ናሙ ተሸንፎ ሲማሽኪ በራሱ ንጉሥ ጊርናሜ ሥር እንደገና ነጻ ሆነ። የአዋንን ነገሥታት የሚዘረዝረው ጽላት ደግሞ ፲፪ የሲማሽኪ ነገሥታት ስሞች አለው። ከነዚህ ፲፪ቱ ነገስታት፣ ፱ኞቹ ከሌሎች ሰነዶችና ቅርሶች ይታወቃሉ። ብዙ ጊዜ ከዑር መንግሥት ይታገሉ ነበር። በ1901 ዓክልበ. ግድም ስድስተናው የሺማሽኪ ንጉሥ ኪንዳቱ ሱሳንንና አንሻንን ከዑር ግዛት ያዛቸው። ከ1893 እስከ 1888 ዓክልበ. ድረስ የዑር ንጉሥ ኢቢ-ሲን ሲማሽኪን አሸንፎ ወደ ዑር መንግሥት ጨመረው፤ መላውን አገሩን በደንብ ማቆጣጠር እንደ ተቻለው ግን አይመስልም። በ1879 ዓክልበ. ኪንዳቱና የኤላማውያን ሥራዊት ዑርን በዘበዙና የዑርን መንግሥት አስጨረሱት። በሚከተለው ዓመት ግን የኢሲን ንጉሥ እሽቢ-ኤራ ከኡር አባረራቸው። ፱ኛው የሲማሽኪ ንጉሥ 2 ኤፓርቲ በ1858 ዓክልበ."} {"id": "43938", "contents": ""} {"id": "43970", "contents": "ለመኖር በ፳፻፪ እ.ኤ.አ. የወጣ የበዛወርቅ አስፋው አልበም ነው። «አሜን» በሲዲ ላይ ብቻ ነው የሚገኘው።"} {"id": "43994", "contents": "ታሪፋ (እስፓንኛ፦ Tarifa) በእስፓንያ ደቡባዊ ጫፍ የሚገኝ ከተማ ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "44098", "contents": "ኢብሉል-ኢል ከ2127-2115 ዓክልበ. ግድም የማሪ ንጉሥ ነበር። የማሪ ጽላቶች የተባሉት ሰነዶች ክምችት ከርሱ ዘመን ጀምሮ ይታወቃል። የኤብላ ግዛት ያንጊዜ በሶርያ አካባቢ ሰፊ ነበር። ኢብሉል-ኢል ግን በተወዳዳሪው በኤብላ ንጉሥ ኢግሪሽ-ሐላብ ላይ ጦርነት እየሠራ ከኤብላ ብዙ መንደሮች ያዘ። በ2115 ዓክልበ. ግ ኢግሪሽ-ሐላብ ሞተና ኢርካብ-ዳሙ ተከተለው። በዚህም ዓመት የኤብላ ጦር አለቃ ኤና-ዳጋን ኢብሉል-ኢል አሸነፈ። ይህ ሁሉ የሚታወቅ ኤና-ዳጋን በዘገበው መረጃ ጽላት ነው። በዚህም ጽላት ኢብሉል-ኢል «የማሪና የአሹር ንጉሥ» ይባላል። (የዛሬው ሊቃውንት ግን አሁን «አሹር» ሳይሆን «አባርሳል» ነው የሚለው ባዮች ናቸው።) ኒዚ ለአጭር ጊዜ ለማሪ ንጉሥነት ቢሾምም በቅርብ ጊዜ ውስጥ ኤና-ዳጋን የማሪ ዙፋን ለራሱ ያዘ። ."} {"id": "8940", "contents": "አቤ ጉበኛ (፲፱፻፳፭ ዓ/ም በባሕር-ዳር አካባቢ፣ ይስማላ ጎጃም ተወልደው - ፲፱፻፸፪ ዓ/ም አዲስ አበባ ላይ አረፉ። ባለቅኔ፤ ደራሲና ገጣሚ የነበሩት አቤ ጉበኛ በስድስት ዓመት ፊደል ቆጥረው ንባብ ከተማሩ በኋላ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ትምህርት ሲከታተሉ ቆዩ። ከዚያም ወደ ደንጎላ ሄደው በቢትወደድ መንገሻ ጀምበሬ ትምህርት ቤት የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርታቸውን አጠናቀው ወደ አዲስ አበባ በመምጣት የሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን አጠናቀዋል። አቤ ጉበኛ የመጀመሪያ ሥራቸው በማስታወቂያ ሚኒስቴር ሲሆን ቀጥሎም በጤና ጥበቃ ሚኒስቴር ተቀጥረው በመንግሥት ሥራ ለስድስት ዓመታት ያህል ካገለገሉ በኋላ ሕይወታቸውን በአብዛኛው የገፉት በደራሲነት ነው። በ1967 እ.ኤ.አ. በአዮዋ ክፍለ-ሀገር ወደ ዓለም አቀፍ የጽሑፍ ህብረት ፕሮግራም (International Writing Fellowship Program) ሄዱ። ከሥራዎቻቸው በከፊሉ፦ መስኮት (ግጥምና ቅኔ) እሬትና ማር (ግጥምና ቅኔ) ከልታማዋ እኅቴ (ልብ-ወለድ) ምልክዐም ሰይፈ ነበልባል (ልብ-ወለድ) አንድ ለናቱ (ታሪካዊ ልብ-ወለድ) የረገፉ አበቦች (ልብ-ወለድ) ከመሰፍት ሠራዊት፥ ይጠንቀቅ ሰውነት (ተውኔት) ቂመኛው ባሕታዊ (ተውኔት) የሮም አወዳደቅ (ተውኔት) የራሔል ዕንባ (ተውኔት) የደካሞች ወጥመድ (ተውኔት) አልወለድም (፲፱፻፶፭ ዓ.ም.) (ልብ-ወለድ) የዓመፅ ኑዛዜ (፲፱፻፶፭ ዓ.ም.) (ልብ-ወለድ)"} {"id": "3311", "contents": "ለፊልሙ፣ ኮሞሮስ (ፊልም) ይዩ። Anjouan.net"} {"id": "42042", "contents": "ነቫዳ ከአሜሪካ 50 ክፍላገራት 1ዱ ነው።"} {"id": "32743", "contents": "ቢ.ቢ.ሲ. (ብሪቲሽ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን) (እንግሊዝኛ፦ BBC (British Broadcasting Corporation)) በብሪታኒያ ንግስት በሚሰየሙ 12 ገዥዎች የሚተዳደር የብሪታኒያ መንግስት ራዲዮ፣ ቴሌቭዥን እና ኢንተርኔት ዜናና መሰል መረጃዎች ማስረጫ ተቋም ነው። ገቢውን የሚያገኘው ከብሪታኒያ ዜጎች ከሚሰበሰብ የላይሰንስ ገንዘብ ስለሆነ፣ ማስታወቂያ እና ከኮርፖሬሽኖች የሚሰበሰብ ገንዘብ አያገኝም። የቢቢሲ ዋና ድረ ገጽ (ይህ ድርጅት ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "47912", "contents": "አሥር በተራ አቆጣጠር ከዘጠኝ የሚከተለው ቁጥር ነው። ምልክቱ ከግዕዝ እንደ ተወረሰ ፲ ነው፣ ይህም ከግሪክ አልፋቤት ፊደል ኢዮታ («Ι፣ ι») እንደ ተወሰደ ይታመናል። በብዙ ልሳናት የሚገኘው ምልክት 10 ከሕንዳዊ ቁጥር ምልክቶች 1 አንድ እና 0 ዜሮ ተደረጀ። ከዚያ አስቀድሞ በሮማውያን ቁጥር ምልክቶች የ«አሥር» ምልክት «X» ነበር።"} {"id": "49455", "contents": "አሥራ አራት በተራ አቆጣጠር ከአሥራ ሦስት የሚከተለው ቁጥር ነው። ምልክቱ ከግዕዝ እንደ ተወረሰ ፲፬ ነው፣ ይህም ከአሥር እና አራት ምልክቶች ነው። በብዙ ልሳናት የሚገኘው ምልክት 14 ከሕንዳዊ ቁጥር ምልክቶች 1 (አንድ) እና 4 (አራት) ነው። ከዚያ አስቀድሞ በሮማውያን ቁጥር ምልክቶች የ«አሥራ አራት» ምልክት «XIV» ነበር።"} {"id": "47910", "contents": "ስምንት በተራ አቆጣጠር ከሰባት የሚከተለው ቁጥር ነው። ምልክቱ ከግዕዝ እንደ ተወረሰ ፰ ነው፣ ይህም ከግሪክ አልፋቤት ፊደል ኤታ (በትንሹ «Η η») እንደ ተወሰደ ይታመናል። በብዙ ልሳናት የሚገኘው ምልክት 8 ከሕንዳዊ ቁጥር ምልክቶች ተደረጀ። እነዚህ ምልክቶች በአውሮፓ ከ968 እና 1550 ዓም መካከል እየተደረጁ ተቀባይነት አገኙ። ከዚያ አስቀድሞ በሮማውያን ቁጥር ምልክቶች የ«ስምንት» ምልክት «VIII» (ወይም viij) ነበር።"} {"id": "19604", "contents": "የቻይና ሕዝባዊ ሪፐብሊክ እግር ኳስ ማህበር ወይም የቻይና እግር ኳስ ማህበር የቻይና ሕዝባዊ ሪፐብሊክ እግር ኳስ አስተዳዳሪ አካል ነው። በ1924 እ.ኤ.አ. በቤዪጂንግ የተመሠረተ ሲሆን የፊፋ አባል የሆነው በ1931 እ.ኤ.አ. ነው። ከየቻይና የእርስ በርስ ጦርነት በኋላ እንደገና በ1955 እ.ኤ.አ. የተቋቋመ ሲሆን፣ በ1979 እ.ኤ.አ. እንደገና የፊፋ አባል ሆኗል። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "4386", "contents": "1 January 1977 - 10 September 1977 እ.ኤ.ኣ. = 1969 ዓ.ም. 11 September 1977 - 31 December 1977 እ.ኤ.ኣ. = 1970 ዓ.ም."} {"id": "42058", "contents": "ኒው ጄርዚ (New Jersey) ከአሜሪካ 50 ክፍላገራት 1ዱ ነው።"} {"id": "42098", "contents": "የአበሻ ስም በኢትዮጵያ እና ኤርትራ የሚሰጥ ሲሆን አወቃቀሩ ከአረብ እና አይስላንድ አወቃቀር ጋር ተመሳሳይ ነው። አንድ ልጅ ሲወለድ ከሚወጣለት ስም በተጨማሪ በአባቱ እና በአባቱ ወንድ አያት ስም ይጠራል። በተለምዶ አሰያየሙ በአባት በኩል ቢሆንም በኤርትራ ውስጥ በእናት በኩል መሆን እንደሚችል የሚፈቅድ ሕግ ጸድቋል። የአበሻ ስም እንደ ምዕራባውያን የመጨረሻ ወይም የቤተሰብ ስም (እንግሊዝኛ፦ last name / family name) የለውም። በተጨማሪም ሴቶች ሲያገቡ ስማቸውን አይቀይሩም። በውጭ አገር የሚገኙ ዳያስፖራ አንዳንዴ የአባት ስማቸውን የመሃል ስም (እንግሊዝኛ፦ middle name) እና የአያት ስምን ደግሞ የቤተሰብ ስም አድርገው ይጠቀማሉ። ^ Spencer, John H (2006). Ethiopia at bay : a personal account of the Haile Selassie years. Hollywood, CA: Tsehai. pp. 26. ISBN 1-59907-000-6. http://books.google.com/books?id=w5q7NV-vSPwC&pg=PA26&lpg=PA26&dq=Ethiopian+Patronymics&source=bl&ots=pWq8coDGER&sig=vqOSosI0FEjxhRq-nInSxZ2Y7kc&hl=en&sa=X&ei=lcjsUKGwD-rG0QGT9ICoAQ&ved=0CFAQ6AEwAw#v=onepage&q=Ethiopian%20Patronymics&f=false.  (እንግሊዝኛ) ^ Tesfagiorgis G., Mussie (2010). Eritrea. Santa Barbara, California: ABC-CLIO. pp. 236. ISBN 978-1-59884-231-9. (እንግሊዝኛ)"} {"id": "10495", "contents": "ጆርጅ ኤች ቡጭ (1924-2018) 41ኛው የአሜሪካ ፕሬዚዳንትና የ43ኛው ፕሬዚዳንት የጆርጅ ዳብሊዩ ቡሽ አባት ናቸው።"} {"id": "44314", "contents": "F / f በላቲን አልፋቤት ስድስተኛው ፊደል ነው። የ«F» መነሻ ከቅድመ-ሴማዊ ጽሕፈት «ዋው» እንደ ሆነ ይታስባል። በዚህ ጽሕፈት ፊደሉ የበትር ስዕል መስለ። ለዚህም ተመሳሳይ የግብጽ ሀይሮግሊፍ ነበር። ቅርጹ ከዚያ በፊንቄ (ከነዓን) ሰዎች ተለማ። በፊንቄ ጽሕፈት የፊደሉ ድምጽ እንደ ተናባቢ («ው») ሲሆን በጥንታዊ ግሪክ አልፋቤት ግን ይህ ምልክት የአናባቢ ድምጽ «ኢው» (Υ, υ) ለማመልከት ተጠቀመ። ቅርጹ ትንሽ ተለውጦ ግን ተነባቢውን «ው» ለማመልከት Ϝ ϝ («ዋው» ወይም «ዲጋማ») ተጠቀመ። ከዚህ በኋላ «ው» የሚለው ተነባቢ ከግሪክኛ አነጋገር ስለ ጠፋ፣ «Ϝ ϝ» ለቁጥር (፮) ብቻ ሆነ። (ደግሞ ስቲግማ ይዩ።) በኤትሩስክኛ ደግሞ «F» ለተነባቢው «ው» ይወክል ነበር። የ«ፍ» ድምጽ ለመወክል «FH» ተጻፈ። በሮማይስጥ ሌላ ምልክት «V» ለ«ው» ስለ ተጠቀመ፣ በላቲን ፊደል ፊደሉ «F» ለ«ፍ» ሊወክል ጀመር። በግዕዝ አቡጊዳ ደግሞ «ወ» («ዋዌ») የሚለው ፊደል ከቅድመ-ሴማዊው «ዋው» ስለ መጣ፣ የላቲን 'F' ዘመድ ሊባል ይችላል። እንዲሁም የላቲን U፣ V፣ W፣ እና Y ሁሉ ከ«ዋው» ደረሱ። በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ F የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ።"} {"id": "44346", "contents": "ሰኸምሬ ኹታዊ 1 ሶበክሆተፕ ላይኛ ግብጽ በ2ኛው ጨለማ ዘመን (13ኛው ሥርወ መንግሥት) መጀመርያ ከ1819 እስከ 1816 ዓክልበ. ግድም ድረስ የገዛ ፈርዖን ነበረ። የንግሥት ሶበክነፈሩ ተከታይ ነበረ። መቃብሩና ብዙ ቅርሶች በቅርቡ (2005 ዓ.ም.) ተገኝተዋል። የቶሪኖ ቀኖና በተባለው ፈርዖኖች ዝርዝር መሠረት በዚሁ ሥርወ መንግሥት በ19ኛው ሥፍራ ነገሠ፤ የግብጽ ታሪክ ሊቅ ኪም ራይሆልት ከሥነ ቅርስ ሰነዶች እንደሚያስረዳው ግን፣ በመጀመርያ ሥፍራ ከሶበክነፈሩ ቀጥሎ እንደ ነገሠ ይመስላል። አባቱ «አመነምሃት» ሲባል በራይሆልት አስተሳሰብ ይህ 4 አመነምሃት ሳይሆን አይቀርም። ስለዚህ ሶበክነፈሩ አክስቱ ትሆናለች። በእርሱ ዘመን የ14ኛው ሥርወ መንግሥት መጀመርያ ፈርዖን ያክቢም ሰኻኤንሬ በአባይ ወንዝ አፍ ዙሪያ ለእርሱ ተገዥ ሆኖ ነገሠ። እነዚህ ከከነዓን የደረሱ ሴማዊ እረኞችና ነጋዴዎች ነበሩ። በጤቤስ ፈርዖኖች ፈቃድና ስምምነት ግዛታቸው በስሜን ግብጽ የንግድ ማዕከል ሆነ፤ ይህም በብሉይ ኪዳን ጌሤም የተባለው ሀገር ነው። ግብጽ እንደገና ተከፋፍሎ ይህ ወቅት የመካከለኛው መንግሥት መጨረሻ እና የ፪ኛው ጨለማ ዘመን መጀመርያ ይቆጠራል።"} {"id": "44562", "contents": "የሆንዱራስ ራስ ገዥ ብሔራዊ እግር ኳስ ፌዴሬሽን (እስፓንኛ፦ Federación Nacional Autónoma de Fútbol de Honduras) የሆንዱራስ እግር ኳስ አስተዳዳሪ አካል ነው። ፌዴሬሽኑ የተመሠረተውና የፊፋ ዕውቅና ያገኘው በ1951 እ.ኤ.አ. ሲሆን የሆንዱራስ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድንን ያዘጋጃል። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "44530", "contents": "ሶበክሆተፕ ሰኸምሬሰዋጅታዊ ግብጽ በ2ኛው ጨለማ ዘመን (13ኛው ሥርወ መንግሥት) ከ1741 እስከ 1701 ዓክልበ. ግድም ድረስ የገዛ ፈርዖን ነበረ። የሴት መሪብሬ ተከታይ ነበረ። በቶሪኖ ቀኖና ዘንድ ሶበክሆተፕ ሰኸምሬሰዋጅታዊ ለ፬ ዓመት ብቻ ሲለን ለእርሱ ብዙ ሐውልቶችና ቅርሶች ስለሚታወቁ ይህ ስኅተት ይመስላል። ከታወቁት ሐውልቶች መካከል አንዳንድ የቀዳሚው የሴት መሪብሬ ሐውልት ሆነው ነበር፣ ስሙ በመሪብሬ ስም ላይ ተቀረጸ። አንዳንድ የተገኘው ማህተም «የንጉሥ ሊቅ መኮንን ሶበክሆተፕ፣ የንጉሥ ሊቅ መኮንን መንቱሆተፕ ልጅ» አለበት። እንዲሁም ፓፒሩስ ቡላቅ 18 በተባለው ሰነድ «ሶበክሆተፕ» የሚባል «የንጉሥ ሊቅ መኮንን» አለ። የዚህ ፈርዖን አባት ስም «መንቱሆተፕ» መሆኑ ከብዙ ሌላ ጽላት ስለታወቀ፣ ሶበክሆተፕ ፈርዖን ከሆነ በፊት ይህን ወታደራዊ ማዕረግ እንደ ያዘ ይመስላል። ስለዚህ ሶበክሆተፕ በመንፈቅለ መንግሥት እንደ ተነሣ ይታስባል። ሶበክሆተፕ ፈርዖን በሆነው ጊዜ፣ የፈርዖን ስም «ሰዋጅታዊ» (ሁለቱን አገራት የሚያፈራ) ወሰደ፤ ይህም ምናልባት የጌሤም ሥርወ መንግሥት በዚህ ጊዜ በመጨረሱ ሁለቱ አገራት (ላይኛና ታችኛ ግብጽ) ዳግመኛ ስለ ተወሐዱ ሊሆን ይችላል። በዚህ ዘመን በተጻፈ በአንዱ ሰነድ የባርዮች ዝርዝር አለ። በተለይ ትኩረት የሚስበው አንዲቱ ሲፓራ የተባለች ባርያ ስለ ተዘረዘረች። በብዙ ሊቃውንት አስተሳሰብ ይህች ሲፓራ በሙሴ ልደት ወቅት በኦሪት ዘፍጥረት 1:15 የተጠቀሰችው ዕብራዊት አዋላጅ ልትሆን ይቻላል፤ ሶበክሆተፕም የተወለዱት ዕብራውያን ወንዶች ወደ አባይ ወንዝ እንዲጣሉ ያዘዘ እርሱ ይሆናል ባዮች ናቸው። ይህም በመጽሐፈ ኩፋሌ ውስጥ ከተገኘው ዜና መዋዕል ጋር ልክ ይስማማል። የሶበክሆተፕ ጨቲ (ጠቅላይ ሚኒስትር ያህል) ረሠነብ (የአንኹ ልጅ) ነበረ። በተረፈ የሶበክሆተፕ እናት ዩኸቲቡ ተባለች፣ ወንድሞቹም ስነብና ኻካው፤ እኅቱም ረኒሰነብ፣ ሚስቶቹ ሰነብኸናስና ነኒ ተባሉ። የነኒ ሴት ልጆች ዩኸቲቡ ፈንዲ እና ደደታኑቅ ነበሩ። በኩፋሌ እና በሌሎች ምንጮች ዘንድ ሙሴን ያዳነችው ግብጻዊት ልዕልት ተርሙት ተባለች። K.S.B. Ryholt: The Political Situation in Egypt during the Second Intermediate Period, c. 1800 – 1550 BC, Carsten Niebuhr Institute Publications, vol. 20."} {"id": "44394", "contents": "የኤፓርቲ ሥርወ መንግሥት (ወይም የሱካል-ማሕ ሥርወ መንግሥት) ከ1858 እስከ 1513 ዓክልበ. ግድም ድረስ በኤላም (አሁን ፋርስ) ከሲማሽኪ ሥርወ መንግሥት በኋላ የተነሡት ነገስታት (ሱካል-ማሕ) ናቸው። ስማቸውን ከመጀመርያ ንጉሣቸው (የሲማሽኪም ፱ናው ንጉሥ) ከ2 ኤፓርቲ (ወይም ኤባራት) አገኙ። (« » « » = እንደ ወትሮ) В. В. Эрлихман. Правители мира. Хронологическо-генеалогические таблицы по всемирной истории в 4 тт. Том 1. Древний Восток и античность. Византия и Закавказье. Россия, СССР, СНГ. Восточная Европа. — Москва, 2002. — http://www.genealogia.ru/ru/lib/catalog/rulers/1.htm К. В. Рыжов. Все монархи мира. Древний Восток. — М.: Вече, 2001. — С. 340—341,598-599. — ISBN 5-7838-0829-6. — http://slovari.yandex.ru/dict/monarchsancienteast The Cambridge Ancient History Vol. 2. P.1. Middle East & Aegean Region 1800-1300, Third Edition. - Cambridge Histories Online © Cambridge University Press, 2008. - 823 p. (ISBN 9780521082303 | ISBN 0521082307)"} {"id": "44730", "contents": "ክለብ ፓይሳንዱ ቤላ ቪዝታ (እስፓንኛ፦ Club Paysandú Bella Vista) በፓይሳንዱ፣ ኡራጓይ የሚገኝ እግር ኳስ ክለብ ነው። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "44706", "contents": "አርጀንቲኖስ ጁኒየርስ አትሌቲክ ማህበር በአርጀንቲና የሚገኝ እግር ኳስ ክለብ ነው። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "44658", "contents": "ኖሪኩም በዛሬው ኦስትሪያና ስሎቬኒያ የነበረ ጥንታዊ አገርና በኋላ የሮሜ መንግሥት ክፍላገር ነው። የኖሪኩም ብሔር ምናልባት ከ400 ዓክልበ. አካባቢ ጀምሮ ሲጠቀሱ የከልቲክ ቋንቋዎች ቤትሠብ ተናጋሪዎች መሆናቸው ይመስላል። በ56 ዓክልበ. የዩሊዩስ ቄሳር ጓደኞች ቢሆኑም በ24 ዓክልበ. ከፓኖኒያ ሰዎች ጋር እስትሪያን ወርረው የሮሜ አገረ ገዥ በኢሉዋርያ፣ ፑብሊዩስ ሲሊዩስ፣ አሸነፋቸውና ለሮሜ ተገዥ አደረጋቸው። በሮሜ ቄሣር ክላውዴዎስ ዘመን (33-46 ዓም) ኖሪኩም በይፋ የሮሜ መንግሥት ክፍላገር ሆነ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "44538", "contents": "ሲን-ሙባሊት ከ1725 እስከ 1705 ዓክልበ. ድረስ (ኡልትራ አጭር) የባቢሎን 5ኛ ንጉሥ ነበረ። አባቱን አፒል-ሲንን ተከተለው። ለሲን-ሙባሊት ዘመን 20 ያህል የዓመት ስሞቹ ታውቀዋል። እንግዲህ በ፲፫ኛው ዓመት (1712 ዓክልበ.) ላርሳን እንዳሸነፈ፤ በ፲፮ኛውም ዓመት (1709 ዓክልበ.) ኢሲንን እንደ ያዘ ታውቋል። ይህ የኢሲን ምንግሥት ውድቀት ነበር። የሲን-ሙባሊት ተከታይ ልጁ ሃሙራቢ ነበረ። የሲን-ሙባሊት ዓመት ስሞች"} {"id": "44458", "contents": "ማራጦኒዮስ (ግሪክ፦ Μαραθώνιος) በሲክዮን ነገሥታት ዝርዝር የአፒያ (በኋላ ሲክዮን) ንጉሥ ነበር። ካስቶርን የጠቀሱት ጸሐፊዎች ኦርጦፖሊስ 30 ዓመት እንደ ነገሠ ይላሉ። ከኦርጦፖሊስ በኋላ እና ከተከታዩ ማራጦስ በፊት ገዛ። በፓውሳኒዩስ ጽሑፍ ግን ከኦርጦፖሊስ ቀጥሎ ያለው ቅድም-ተከተል ከሌሎች ምንጮች ይለያያል። በማራጦኒዮስ ዘመን (ጀሮም እንደሚለን በ፬ኛው ዓመት ወይም በ1827 ዓክልበ. ግድም) ከክሮፕስ የአቴና መንግሥት መሠረተ። ^ የአውሳብዮስ ዜና መዋዕል ^ የጀሮም ዜና መዋዕል"} {"id": "44490", "contents": "ኤንሊል-ባኒ በሱመር የኢሲን ሥርወ መንግሥት ፲ኛው ንጉሥ ነበረ (1772-1749 ዓክልበ. የነገሠ)። የኤራ-ኢሚቲ ተከታይ ነበረ። «የቀድሞ ነገሥታት ዜና መዋዕል» የሚባለው ጽላት ስለ ኤንሊል-ባኒ እንዲህ ይላል፦ «ንጉሡ ኤራ-ኢሚቲ የአጸድ ጠባቂውን ኤንሊል-ባኒን እንደ (ጊዜያዊ) ምትኩ ሾመው፤ ንጉሣዊ ዘውዱንም በራሱ ላይ አጫነው። ኤራ-ኢሚቲ ትኩስ ሾርባ እየዋጠ እቤተ መንግሥት ሞተ። በዙፋኑ የተቀመጠው ኤንሊል-ባኒ አልተወውም፤ ለንጉሥነቱ ተሾመና።» በሱመራዊ ነገሥታት ዝርዝር ላይ ፳፬ ዓመታት እንደ ነገሠ ሲለን፣ ፲፮ ዓመት ስሞች ያህል ይታወቃሉ። ከነዚህ መካከል፦ 1 - «ኤንሊል-ባኒ ንጉሥ የሆነበት ዓመት» (1772 ዓክልበ. ግ.) a - «ንጉሥ ኤንሊል-ባኒ የኢሲን ዜጎች ከግብር ነጻ ያወጣቸውበት ዓመት» c - «ንጉሥ ኤንሊል-ባኒ፣ የሱመርና የአካድ ንጉሥ፣ ኒፑርን ወደሚገባው ሥፍራ የመለሰበት ዓመት» ብዙ ሌሎች ዓመታት የወርቅ ጣኦታት ስለማሥራታቸው ተሰየሙ። የኤንሊል-ባኒ ጽላት እንዲህ ይላል፦ « በኒፑር ፍትሕ መሠረትኩ፣ ጽድቅም አስፋፋሁ። እንደ በጎች መኖ ፈለግኩላቸው፣ በትኩስ ሣር መገብኳቸው። ከባድ ቀንበር ከአንገታቸው አነሣሁና በጽኑ ቦታ አኖርኳቸው። ፍትሕ በኒፑር መሠርቼ ልባቸውንም ጸት አድርጌ፣ ፍትሕና ጽድቅ በኢሲን መሠረትኩና የሀገሩን ልብ ጸት አደረግኩ። የገብስ ግብር ከ 1/5 (20%) እስከ 1/10 (10%) ድረስ ቀነስኩ። ሙሽኬኑም (አገልጋይ መደብ) ከወሩ አራት ቀን ብቻ አገለገለ። የቤተ መንግሥት ከብት በሕዝብ እርሻዎች ሲሰማሩ ሕዝቡም «ሻማሽ (አምላክ) ሆይ» ብለው አቤቱታ ሲያሰሙ፣ እኔ የቤተ መንግሥትን ከብት ከዚያ ሕዝብ እርሻዎች አባረርኋቸው፣ ሕዝቡም «ሻማሽ ሆይ» የሚሉትን አቤቱታ ተሰናበትኩ።» በአስናፈር (677-638 ዓክልበ. የአሦር ንጉሥ) መጻሕፍት ቤት አንድ ሕክምናዊ ሰነድ «የሰው አዕምሮ እሳት ሲኖረው» ተገኝቶ ኤንሊል-ባኒን ይጠቅሳል። «ፍቱንና ተግባራዊ ቅባቶችና ልቊጦች፣ ከማየ አይኅ አስቀድሞ በሹሩፓክ በኖሩት ሊቃውንት ዘንድ፤ የኒፑር ሊቅ ኤንሊል-ሙባሊት በኤንሊል-ባኒ ፪ኛ ዓመት ዘገበው።» የኤንሊል-ባኒ ተከታይ ዛምቢያ ነበር፤ የዛምቢያ አባት ስም አይታወቅም። ^ ABC20 ^ የኤንሊል-ባኒ ዓመት ስሞች"} {"id": "44338", "contents": "መዓትኸሩሬ፣ ፬ አመነምሃት ግብጽን በመካከለኛ መንግሥት (12ኛው ሥርወ መንግሥት) ከ1832 እስከ 1823 ዓክልበ. ግድም ድረስ የገዛ ፈርዖን ነበረ። የአባቱ 3 አመነምሃት ተከታይ ነበር። በኒመዓትሬ 3 አመናምሃት ዘመነ መንግሥት መጨረሻ ዓመት ልጁን ፬ አመነምሃት ከእርሱ ጋር በጋርዮሽ ወደ ዙፋኑ አስነሣው። የቶሪኖ ቀኖና በተባለው ፈርዖኖች ዝርዝር መሠረት መዓኸሩሬ ለ፱ ዓመታት፣ ፫ ወርና ፳፯ ቀን ነገሠ። በእርሱ ዘመን የማዕድን ጉዞ ወደ ሲና ልሳነ ምድር ከመላኩ በቀር ብዙ ድርጊት አልተፈጸመም። ምንም ልጅ እንዳልነበረው ይመስላል፤ ተከታዩ ሴት ፈርዖን ሶበክነፈሩ ስትሆን ይቺ እኅቱ እንደ ነበረች ይታመናል።"} {"id": "12377", "contents": "ህግ አውጭ (legislature) የሚባለው በአንድ ዲሞክራሲያዊ መንግስት ውስጥ ከፍተኛው የስልጣን አካል ነው። በአብዘሃኛዎቹ እንደ ኢትዮጵያ ባሉ ሀገሮች ይህ አካል ፓርላማ የሚባለው ነው። በሌሎች ደግሞ እንደ አሜሪካ ባሉ ሀገሮች ኮንግረስ የዚህን አካል ሚና ይጫወታል። የዚህ አካል ዋና ስራ የሀገሪቱን መተዳደሪያ ደንብ እና ህጎች ማውጣት ነው። ምክር ቤታዊ አገባብ"} {"id": "44932", "contents": "ታላቁ ቲግራኔስ (ሮማይስጥ፦ Tigranes፤ 148 ዓክልበ. - 63 ዓክልበ. የኖረ) ከ103 ዓክልበ. እስከ 55 ዓክልበ. ድረስ የአርመኒያ መንግሥት ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "11180", "contents": "የምዕራብ-ጀርመናዊ ቋንቋዎች ቤተሠብ ከጀርመናዊ ቋንቋዎች ቤተሠብ 3 ክፍላት 1ዱ ነው። ሌሎቹ የምዕራብ-ጀርመናዊ ቋንቋዎች ቤተሠብ (ዛሬ የማይናገር) እና የስሜን-ጀርመናዊ ቋንቋዎች ቤተሠብ ናቸው። የቤተሠቡ ዋና ቅርንጫፎችና ልሳናት የሚከተሉ ናቸው፦ «እንግቫዮኒክ ቋንቋዎች» ፦ አንግሎ-ፍሪዝኛ ቋንቋዎች ፍሪዝኛ እንግሊዝኛ ጥንታዊ እንግሊዝኛ ስኮትኛ ዝቅተኛ ሳክስኛ ነደርሳክስኛ «እስትቫዮኒክ ቋንቋዎች» ወይም ፍራንኮናዊ ቋንቋዎች ፦ ሆላንድኛ አፍሪካንስ ቭላንደርኛ ሊምቡርግኛ «እርሚኖኒክ ቋንቋዎች»፦ ከፍተኛ ጀርመንኛ ጀርመንኛ አለማንኛ ፔንስልቫኒያ ጀርመንኛ [[:wikt:Wiktionary:የእንግሊዝኛ ቅድመ-ታሪካዊ አመጣጥ - * wikt:Wiktionary:የእንግሊዝኛ ቅድመ-ታሪካዊ አመጣጥ - ሷዴሽ ዝርዝር (ይህ ቋንቋ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "44749", "contents": "ሌቫንቴ ዩ.ዲ. (እስፓንኛ፦ Levante Unión Deportiva, S.A.D.፣ ካታላንኛ፦ Llevant Unió Esportiva) በቫለንሲያ፣ እስፓንያ የሚገኝ እግር ኳስ ክለብ ነው። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "17853", "contents": "ቼልሲ (Chelsea F.C.) በፉልሃም ለንደን የሚገኝ የእግር ኳስ ቡድን ነው። ይህ ቡድን እ.ኤ.አ በ1905 የተመሠረተ ሲሆን ፣ የሚጫወተው ደግሞ በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ውስጥ ነው። ቼልሲ ፤ ከምሥረታቸው ጊዜ ጀምሮ የሚጫወቱት 41,837 ሰዎችን የማስተናገድ ብቃት ባለው ስታምፎርድ ብሪጅ ተብሎ በሚጠራው የእግር ኳስ ሜዳ ነው። ቼልሲ፣ የመጀመሪያቸውን ድል የተጎናጸፉት እ.ኤ.አ በ1955 የሊግ ሻምፒዮናውን በማሸነፍ ነበር። ከዚያም እ.ኤ.አ በ1960ዎቹ ፣ 1970ዎቹ ፣ 1990ዎቹ ፣ እና 2000ዎቹ የተለያዩ ዋንጫዎችን ለማንሳት በቅተዋል። ቡድኑ ባለፉት ሁለት ዐሥርት ዓመታት ላቅ ያለ ድል ተጎናጽፏል። ከእ.ኤ.አ 1997 ጀምሮ ደግሞ 15 ያህል ዋና ዋና ዋንጫዎችን ለማንሳት በቅቷል። በአገር ውስጥ፣ ቼልሲ አራት ውድድሮችን አሸንፏል። እነዚህም ፤ ሰባት የኤፍ ኤ ካፕ ፣ አራት የሊግ ካፕ እና አራት የኤፍ ኤ ኮምዩኒቲ ሺልድ ዋንጫዎች ናቸው። በአህጉራዊ ውድድሮች ደግሞ ፤ ሁለት የዩኤፋ ካፕ ዊነርስ ዋንጫ ፣ አንድ የዩኤፋ ሱፐር ካፕ ዋንጫ ፣ አንድ የዩኤፋ ዩሮፓ ሊግ ዋንጫ እና አንድ የዩኤፋ ሻምፒዮንስ ሊግ ዋንጫ አሸናፊ ሆኖአል። ቼልሲ የዩኤፋ ሻምፒዮንስ ሊግን ያሸነፈ ብቸኛው የለንደን ቡድን ሲሆን፣ ሦስቱንም የዩኤፋ ውድድሮች በማሸነፍ ከአራቱ አንዱ እና ከእንግሊዝ ደግሞ ብቸኛው ቡድን ለመሆን በቅቷል። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "37709", "contents": "ካሊፎርኒያ በምዕራብ ዩናይትድ ስቴትስ የሚገኝ ግዛት ነው። ካሊፎርኒያ በኦሪገን በሰሜን፣ በምስራቅ ኔቫዳ እና አሪዞና፣ በደቡባዊ የሜክሲኮ ግዛት የባጃ ካሊፎርኒያ ግዛት; እና በምዕራብ በፓስፊክ ውቅያኖስ በኩል የባህር ዳርቻ አለው. በጠቅላላው ወደ 163,696 ስኩዌር ማይል (423,970 ኪ.ሜ.2) ከ39.5 ሚሊዮን በላይ ነዋሪዎች ያላት፣ በሕዝብ ብዛት ያለው እና በሦስተኛ ደረጃ ትልቁ የአሜሪካ ግዛት ነው። እንዲሁም በሰሜን አሜሪካ ውስጥ በጣም ህዝብ የሚኖርባት ብሄራዊ ህጋዊ አካል እና በአለም ላይ 34ኛ በጣም በህዝብ ብዛት ነው። የታላቋ ሎስ አንጀለስ አካባቢ እና የሳን ፍራንሲስኮ የባህር ወሽመጥ አካባቢ የሀገሪቱ ሁለተኛ እና አምስተኛው በሕዝብ ብዛት ያላቸው የከተማ ክልሎች ናቸው ፣የቀድሞው ከ 18.7 ሚሊዮን በላይ ነዋሪዎች እና የኋለኛው ከ 9.6 ሚሊዮን በላይ ናቸው። ሳክራሜንቶ የግዛቱ ዋና ከተማ ሲሆን ሎስ አንጀለስ በግዛቱ ውስጥ በሕዝብ ብዛት የምትኖር እና በሀገሪቱ ውስጥ በሕዝብ ብዛት ሁለተኛዋ (ከኒውዮርክ ከተማ በኋላ) ናት። የሎስ አንጀለስ ካውንቲ የሀገሪቱ በህዝብ ብዛት ያለው ሲሆን ሳን በርናርዲኖ ካውንቲ በሀገሪቱ ውስጥ ትልቁ ካውንቲ ነው (አላስካ አንዳንድ ትላልቅ ክፍሎች አሉት ነገር ግን ካውንቲ ተብለው አይጠሩም)። ከተማ እና ካውንቲ የሆነችው ሳን ፍራንሲስኮ ከኒውዮርክ ከተማ አምስት ወረዳዎች ከአራቱ ጀርባ በሀገሪቱ ውስጥ (ከኒውዮርክ ከተማ በኋላ) እና በሀገሪቱ ውስጥ አምስተኛው በጣም ብዙ ህዝብ የሚኖርባት ዋና ከተማ ነች። እ.ኤ.አ. በ2019 አጠቃላይ የግዛት ምርት 3.2 ትሪሊዮን ዶላር ያለው የካሊፎርኒያ ኢኮኖሚ በዓለም ላይ ትልቁ ንዑስ-ብሔራዊ ኢኮኖሚ ነው። አገር ቢሆን ኖሮ እ.ኤ.አ. በ2020 አምስተኛው ትልቁ ኢኮኖሚ እንዲሁም በሕዝብ ብዛት 37 ኛው ይሆናል። የታላቋ ሎስ አንጀለስ አካባቢ እና የሳን ፍራንሲስኮ የባህር ወሽመጥ አካባቢ የአገሪቱ ሁለተኛ እና ሶስተኛ-ትልቁ የከተማ ኢኮኖሚዎች ($1.0 ትሪሊዮን እና 0.5 ትሪሊዮን ዶላር በቅደም ተከተል እ.ኤ.አ. በ2020) ከኒው ዮርክ ሜትሮፖሊታን (1.8 ትሪሊዮን ዶላር) ቀጥሎ። የሳን ፍራንሲስኮ የባህር ወሽመጥ አካባቢ የተቀናጀ ስታቲስቲካዊ አካባቢ በ2018 ከትላልቅ የመጀመሪያ ደረጃ ስታቲስቲካዊ ቦታዎች መካከል የሀገሪቱ ከፍተኛው ጠቅላላ የሀገር ውስጥ ምርት በነፍስ ወከፍ ($106,757) ነበረው እና በገቢያ ካፒታላይዜሽን አምስቱ ታላላቅ ኩባንያዎች እና አራቱ የአለም አስር ሀብታም ሰዎች መኖሪያ ነው። ."} {"id": "47676", "contents": "አኻያ (Salix) ወይም የወንዝ ዳር ዛፍ የዛፍ አይነት ወገን ነው። አለልቱ / ወንዛድምቅ S. subserrata የአኻያ ቅጠልና ልጥ ከጥንት ጀምሮ ለሕመም፣ ለትኩሳት መድሃኒታዊ እንደ ሆነ ታውቋል። በዘመናዊ ሕክምና በኩል፣ በውስጡ ያለው ጠቃሚ ውሁድ («ሳሊሲሊክ አሲድ» ወይም አኻያዊ ኮምጣጣ) ሲመረመር የአስፒሪን መነሻ ሆነ። በአንዱ ጥናት እንደ ተዘገበ፣ የአኻያና የሰንሰል ቅጠል ጭማቂ ለሰዎችም ሆነ ለእንስሶች ውሻ በሽታን ለማከም ይሰጣል። ^ የፍቼ፣ ኦሮሚያ ባህላዊ መድሃኒት ጥናት 2006 ዓም ከዓቢዩ እኒየው እና ሌሎች፣ ጎንደርና አዲስ አበባ ኡኒቨርሲቲዎች ሥነ ፍጥረት ኮሌጆች"} {"id": "46158", "contents": "ሳሙና በጥንተ ንጥር ጥናት ረገድ ከስብ አሲድና ከአልካሊ የተገኘ ጨው ነው። ለማጽዳት እጅግ ጠቀሜታ ያለበት ውኁድ ነው። በልማዱ ዘንድ፣ ሳሙና መጀመርያ በጥንት የተገኘው እንስሳን በመሠዋት ጊዜ ሞራ ከዕንጨቱ አመድ ጋር በድንገት ሲቀላቀል ነበር። እንዲሁም ነጥሮን (ሶዲየም ከሰላ ወይም አምቦ አመድ) ከዘይት (ለምሳሌ የብርጕድ፣ የሰሊጥ፣ የሰኖባር ወይም የወይራ ዘይት) ጋር በማቀላቀል የልብስ መንፅህ ሥራ ተገኘ። እነዚህ ጥንታዊ ሳሙናዎች በተለይ ጨርቅን ለማጽዳት ሲሆኑ፣ በ70 ዓ.ም. ግድም ፕሊኒ እንደ ጻፉ የጋሊያ (አሁን ፈረንሳይ) ሕዝብ ሳሙናን ወደ ፀጉራቸው ይጨምሩ ነበር። ከዚያም በቅርብ ጊዜ ውስጥ ለሰውነት ተስማሚ የሆነው ሳሙና ጥቅም ደግሞ ይስፋፋ ጀመር። (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "4446", "contents": "1 January 1939 - 11 September 1939 እ.ኤ.ኣ. = 1931 ዓ.ም. 12 September 1939 - 31 December 1939 እ.ኤ.ኣ. = 1932 ዓ.ም."} {"id": "16622", "contents": "ከኒውዮርክ ግዛት ለመለየት ብዙ ጊዜ ኒውዮርክ ሲቲ (NYC) ተብሎ የሚጠራው በዩናይትድ ስቴትስ ውስጥ በሕዝብ ብዛት የምትገኝ ከተማ ናት። እ.ኤ.አ. በ 2020 8,804,190 ህዝብ ብዛት ከ300.46 ካሬ ​​ማይል (778.2 ኪ.ሜ.2) በላይ ተሰራጭቷል) ኒው ዮርክ ከተማ በዩናይትድ ስቴትስ ውስጥ በጣም ብዙ ህዝብ የሚኖርባት ዋና ከተማ ነች። በኒውዮርክ ግዛት ደቡባዊ ጫፍ ላይ የምትገኘው ከተማዋ የኒውዮርክ ሜትሮፖሊታን አካባቢ ማእከል ናት፣ በከተማ አካባቢ በአለም ላይ ትልቁ የሜትሮፖሊታን አካባቢ ነው። በ2020 ከ20.1 ሚሊዮን በላይ ሰዎች በሜትሮፖሊታን ስታቲስቲካዊ አካባቢ እና 23.5 ሚሊዮን በስታቲስቲክስ አካባቢዋ ከ2020 ጋር፣ ኒውዮርክ ከአለም በህዝብ ብዛት ካላቸው ሜጋሲቲዎች አንዷ ናት። ኒውዮርክ ከተማ የዓለም የባህል፣ የፋይናንስ እና የሚዲያ ዋና ከተማ ተብላ ተገልጻለች፣ በንግድ፣ በመዝናኛ፣ በምርምር፣ በቴክኖሎጂ፣ በትምህርት፣ በፖለቲካ፣ በቱሪዝም፣ በመመገቢያ፣ በሥነ ጥበብ፣ በፋሽን እና በስፖርት ላይ ከፍተኛ ተጽዕኖ ያሳደረች እና በፎቶ የተደገፈች ከተማ ነች። በዚህ አለም. የተባበሩት መንግስታት ዋና መሥሪያ ቤት ኒውዮርክ ለዓለም አቀፍ ዲፕሎማሲ አስፈላጊ ማዕከል ነው, እና አንዳንድ ጊዜ የዓለም ዋና ከተማ ተብላ ትጠራለች."} {"id": "40404", "contents": "30 March በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም መጋቢት 21 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "44785", "contents": "ክሩዝ አዙል (እስፓንኛ፦ Cruz Azul Fútbol Club, A.C) በሜክሲኮ ከተማ፣ ሜክሲኮ የሚገኝ የእግር ኳስ ክለብ ነው። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "18978", "contents": "ኢራን የአለም ባንዲራዎች ሰንደቅ ዓላማ (ይህ ባንዲራዎች ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "3819", "contents": "ቱኒስ (تونس) የቱኒዚያ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 1,660,300 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 699,700 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 36°48′ ሰሜን ኬክሮስ እና 10°11′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል። ቱኒስ እጅግ ጥንታዊ እንደ ሆነ በሊብያውያንም ተሠርቶ ከክ.በ. ከ1,000 አመት አስቀድሞ ቱኔስ ተብሎ ይገኝ እንደ ነበር ይታወቃል።"} {"id": "3670", "contents": "ባንጁል (Banjul) የጋምቢያ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር (1997 ዓ.ም.) 34,598 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 13°28′ ሰሜን ኬክሮስ እና 16°39′ ምዕራብ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል። በአካባቢው በጠቅላላ ግን 523,589 ሰዎች ይኖራሉ። ከተማው ባቱርስት ተብሎ የንግድ ጣቢያ ለመሆንና የባርያ ንግድ ለማቆም በእንግሊዞች በ1808 ዓ.ም. ተሠራ። በ1965 ዓ.ም. ስሙ 'ባንጁል' ሆነ።"} {"id": "42900", "contents": "1656 አመተ ምኅረት የኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር አመት ነበር። በጎርጎርያን ካሌንዳር የ1663 እ.ኤ.አ. መጨረሻና የ1664 እ.ኤ.አ. መጀመርያ ይቆጠራል። በዚሁ ዓመት እንግሊዞች ኒው አምስተርዳም («አዲስ አምስተርዳም») አሜሪካዊ ቅኝ አገር ከሆላንድ ያዙትና ስሙን ወደ ኒው ዮርክ («አዲስ ዮርክ») ቀየሩት።"} {"id": "44779", "contents": "ክለብ ዴ ሬጋታስ ቫስኮ ደ ጋማ (ፖርቱጊዝኛ፦ Club de Regatas Vasco da Gama) በሪዮ ዴ ጃኔይሮ፣ ብራዚል የሚገኝ የእግር ኳስ ክለብ ነው። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "16258", "contents": "አድዋ በኢትዮጵያዊው የፊልም ባለሙያ ፕሮፌሰር ኃይሌ ገሪማ የተሰራ ጥናታዊ ፊልም ነው። ፊልሙ በ1999 እ.ኤ.አ. የተሠራ ሲሆን የአድዋ ጦርነት ጊዜ የነበረውን የኢትዮጵያ ሁኔታ ይዳሥሳል።"} {"id": "46926", "contents": "ምዕራብ አውሮፓ በጠቅላላ የአውሮፓ ምዕራባዊ ክፍሎች ሲሆን፣ አንድ የተወሰነ ትርጒም የለውም። ብዙ ጊዜ በተግባር «ምዕራብ አውሮፓ» ከሚባሉት አገራት መሃል፦ ኦስትሪያ፣ ቤልጅግ፣ ዴንማርክ፣ ፈረንሳይ፣ ጀርመን፣ አይስላንድ፣ አይርላንድ፣ ጣልያን፣ ሉክሳምቡርግ፣ ሆላንድ፣ ኖርዌ፣ ፖርቱጋል፣ እስፓንያ፣ ስዊድን፣ ስዊዘርላንድና ዩናይትድ ኪንግደም ይጠቀሳሉ።"} {"id": "42059", "contents": "ኦረጎን (Oregon /'ኦረገን/) ከአሜሪካ 50 ክፍላገራት 1ዱ ነው።"} {"id": "12341", "contents": "ፌስቡክ facebook.com በፌስቡክ ኢንክ (Facebook Inc.) ድርጅት ስር የሚንቀሳቀስና የድርጅቱም ንብረት የሆነ ድረ ገጽ ነው። ድረ ገጹ ሰዎችን ከሚያውቋቸው ጋር የማገናኘት ተግባር አለው። የተከፈተው በፌብሩዋሪ 4 2004 እ.ኤ.አ. ነበር። እስከ 2006 እ.ኤ.አ. ባለው መረጃ መሰረት ማንኛውም ከ13 ዓመት በላይ የሆነ እና ኢሜል ያለው ግለሰብ መመዝገብ ይችላል። ፌስቡክ በማርክ ዙከርበርግ በተባለ አሜሪካዊ የተፈጠረ የመገናኛ ብዙሀን ነው። ባሁኑ ጊዜ ያለም ህዝብ የሚጠቀምበት ነዉ። ፌስቡክ http://www.facebook.com/ የተለያዩ ሰዎች በመረጡት ስያሜ ተሰይመዉ የፈለጉት ነገር ይሰራሉ። ፌስቡክ የተለያዩ ድርጅቶች ዜናቸዉን ለማስፈር ገፅ በተባለ ስያሜ ገፅ ይከፍታሉ። (ይህ ድርጅት ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "5454", "contents": "ፔንስልቫኒያ ጀርመንኛ (Deitsch, Pennsilfaanisch-Deitsch, Pennsilfaani-Deitsch, Pennsilweni-Deitsch, Pennsilfaanisch) በአሜሪካ የሚናገር የጀርመንኛ ቀበሌኛ ነው። ከ150,000 እስከ 250,000 ተናጋሪዎች አሉት። በተለይ በፔንስልቫኒያ በኦሃዮና በኢንዲያና ክፍላገሮች ነው የሚገኙ። ከነዚሁ አብዛኞቹ የአሚሽ ወይም የሜኖኒት አብያተ ክርስትያናት ተከታዮች ናቸው። ፔንስልቫኒያ ጀርመንኛ የሚጻፍ በላቲን ፊደል ሲሆን ሁለት ተወዳዳሪ አጻጻፎች አሉ። አንዱ እንደ እንግሊዝኛ አጻጻፍ አንዱም እንደ ጀርመንኛ አጻጻፍ ይመስላል። ለምሳሌ የጌታ ጸሎት በ2ቱ ዘዴዎች ሲጻፍ ከይፋዊ ጀርመንኛ ጋር በማነፅጸር እንዲህ ይመስላል:- የፔንስልቫኒያ ጀርመንኛ ውክፔዲያ አለ!"} {"id": "12150", "contents": "ዶላር የ አሜሪካ የመገበያያ ገንዘብ መጠሪያ ነው። ከሌሎች ሃገሮች ዶላር ለመለየት $ ምልክት ይጠቀማል። ይህ የመገበያያ ገንዘብ በ አሁኑ ጊዜ እንደ የአለም መገበያያ ተደርጎም ይወሰዳል። ይህም ሊሆን የቻለው ብዙ የአለም ሃገሮች ዶላርን እንደ ዋና መገበያያ ገንዘብ ስለሚጠቀሙ ነው። ቁጥራቸው ቀላል የማይባል ሃገራትም ዶላርን እንደ ሁለተኛ መገበያያ ገንዘብነት ይጠቀሙበታል። ዶላር የሚታተመው በተለያዩ ኖቶች ነው። እነዚህም 1 ዶላር፣ 2 ዶላር፣ 5 ዶላር፣ 10 ዶላር፣ 20 ዶላር፣ 50 ዶላር እና 100 ዶላር ናቸው። ከ 100 ዶላር በላይ ያሉት ኖቶች በ1946 እ.ኤ.አ. ይታተሙ የነበር ሲሆን በ1969 እ.ኤ.አ. ተሰብስበው እንዲወገዱ ተደርጓል። Heiko Otto:\"የአሜሪካ ዶላር - US-Dollar banknotes\" (በen). በ2018-04-12 የተወሰደ. (እንግሊዝኛ) (ጀርመንኛ)"} {"id": "44435", "contents": "አልብረሕት ዲውረር (ጀርመንኛ፦ Albrecht Dürer፣ መይ 21, 1471 - ኤፕሪል 6, 1528 እ.ኤ.አ.)፣ የጀርመን ዜግነት ያለው ሰዓሊ፣ ቀራጺ፣ የሂሳብ ሰው ነበር።"} {"id": "2141", "contents": "1 January 1987 - 11 September 1987 እ.ኤ.ኣ. = 1979 አ.ም. 12 September 1987 - 31 December 1987 እ.ኤ.ኣ. = 1980 አ.ም."} {"id": "3316", "contents": "(ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "47688", "contents": "ጓቴማላ ከተማ የጓቴማላ ዋና ከተማ ነው። በጥንት ከ1200 ዓም አስቀድሞ በነበረ ከተማ ካሚናልሁዩ ፍርስራሽ ላይ በ1768 ዓም ተመሠረተ።"} {"id": "16624", "contents": "ዝናብ በወፍራሙ የከባቢ አየር ንጣፍ ላይ ላይ ከመሬት በትነት መልኩ ያቆረ ውሀ በመሬት ስበት ምክንያት ተመልሶ ወደ መሬት የሚወርድበት ሂደት ነው።"} {"id": "8724", "contents": ""} {"id": "47371", "contents": "1 ኤልሳበጥ (1525-1595 ዓም) ከ1551 እስከ 1595 ዓም ድረስ የኢንግላንድና የአይርላንድ ንግሥት ነበሩ። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "30954", "contents": "ፊንቄ በከነዓን የቆመ ሥልጣኔና አውራጃ ነበረ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "17563", "contents": "የ2006 እ.ኤ.አ. ፊፋ የዓለም ዋንጫ ፲፰ኛው የፊፋ የዓለም ዋንጫ ሲሆን ከሰኔ ፪ እስከ ሐምሌ ፪ ቀን ፲፱፻፺፰ ዓ.ም. በጀርመን ተካሄዷል። ከ፮ አህጉሮች ውስጥ ፻፺፰ ሀገሮችን የሚወክሉ ብሔራዊ የእግር ኳስ ቡድኖች በውድድሩ ተሳትፈዋል። ፴፩ ሀገሮች ማጣሪያውን አልፈው ከጀርመን ቡድን ጋር ለመወዳደር በቅተዋል። ጣሊያን ለአራተኛ ጊዜ ውድድሩን በማሸኘፍ ድል ተቀናጅቷል። በዋንጫው ጨዋታ ፈረንሳይን ፭ ለ ፫ በቅጣት ምት አሸንፏል። ጀርመን ፖርቱጋልን ፫ ለ ፩ በመርታት ሦስተኛ ደረጃን አግኝተዋል። የ2006 እ.ኤ.አ. የዓለም ዋንጫ ብዙ ተመልካቾችን በመሳብ በቴሌቪዥን ታሪክ የሚጠቀስ ነው። ተመልቾች በጠቅላላ 26.29 ቢሊዮን ጊዜ ጨዋታዎቹን እንደተመለከቱ ይገመታል።"} {"id": "8418", "contents": "ስፔን (ስፓኒሽ: España፣ [esˈpaɲa] ፣ [a] ወይም የስፔን መንግሥት (ስፓኒሽ ሬይኖ ዴ እስፓኛ)፣[a] በደቡብ ምዕራብ አውሮፓ የምትገኝ አገር ነች፣ በአትላንቲክ ውቅያኖስ እና በማዶ ላይ የተወሰነ ግዛት ያለው። የሜድትራንያን ባህር፡ የስፔን ትልቁ ክፍል የሚገኘው በአይቤሪያ ባሕረ ገብ መሬት ላይ ነው። ግዛቱ በአትላንቲክ ውቅያኖስ ውስጥ የሚገኙትን የካናሪ ደሴቶችን ፣ በሜዲትራኒያን ባህር ውስጥ የሚገኙትን የባሊያሪክ ደሴቶችን ፣ የራስ ገዝ ከተሞችን ሴኡታ እና ሜሊላን እና በርካታ ትናንሽ የባህር ማዶ ግዛቶችን በሞሮኮ የባህር ዳርቻ በአልቦራን ባህር ተበታትነዋል ። የሀገሪቱ ዋና መሬት ከ ድንበር ደቡብ በጅብራልታር; ወደ ደቡብ እና ምስራቅ በሜዲትራኒያን ባህር; ወደ ሰሜን በፈረንሳይ, አንዶራ እና የቢስካይ የባህር ወሽመጥ; እና ወደ ምዕራብ በፖርቱጋል እና በአትላንቲክ ውቅያኖስ. ስፋቷ 505,990 ኪሜ 2 (195,360 ስኩዌር ማይል)፣ ስፔን በደቡባዊ አውሮፓ ትልቁ ሀገር፣ በምዕራብ አውሮፓ ሁለተኛ ደረጃ ላይ ያለች ሀገር እና የአውሮፓ ህብረት እና በአውሮፓ አህጉር አራተኛዋ ትልቅ ሀገር ነች። ከ 47.4 ሚሊዮን በላይ ህዝብ ያላት ስፔን በአውሮፓ ውስጥ በህዝብ ብዛት ስድስተኛዋ እና በአውሮፓ ህብረት አራተኛዋ በህዝብ ብዛቷ ሀገር ነች። የስፔን ዋና ከተማ እና ትልቁ ከተማ ማድሪድ ነው;"} {"id": "12198", "contents": "ፍርድ ቤት ፍርድ የመስጠት ስልጣን ያለው የ መንግስት አካል ነው። ከሶስቱ ከፍተኛ የመንግስት አካላት ማለትም ህግ አውጭ፣ ህግ ተርጓሚ እና ህግ አስፈጻሚ አንዱ ነው። ይህ አካል ህግ ተርጓሚ የሚባለው ነው። የወንጀለኛ መቅጫ ህግ፣ ሲቪል ህግ፣ አስተዳደራዊ ህግ እና ሌሎች ህጎችን በየህግ የበላይነት ላይ መሰረት በማድረግ ይተረጉማል። ፍርድ በኢትዮጵያ የረጅም ጊዜ ታሪክ ያለው ክንውን ነው። ኢትዮጵያ ውስጥ በተለምዶ ወይም ባህል በበላ ልበልሃ እየታገዘ በመንደር ሽማግሌዎች ወይም በሀገረ ገዥዎች ፊት ይቀርብ ነበር። ከቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ አገዛዝ ወዲህ በዘመናዊው የመንግስት መዋቅር የህግ ተርጓሚነትን የመንግስት ሰልጣን ተሰጥቶት መንግስት በሾማቸው ዳኞች ይመራል። ይህ አካል በዘመናዊዉ የዴሞክራሲ መርህ ከየትኞቹም የመንግስት አካላት በገለልተኝነት ይንቀሳቀሳል። ሶስቱም የመንግስት አካላት ጣልቃ መግባት አይችሉም። በሃገሪቱ የሚገኝ ማንኛውም ዜጋ፣ አካል፣ ወይንም ተቋም ይዳኝበታል።"} {"id": "9224", "contents": "አፕል ኮርፖሬሽን (ቀደም ሲል አፕል ኮምፒውተር ኮርፖሬሽን፣ በእንግሊዝኛ: Apple Computer Corporation) ትኩረቱን በኤሌክትሮኒክስ የግብይት እቃዎች ላይ ያደረገ እና ከሶፍትዌር ምርቶች ጋር የተቆራኘ የአሜሪካ ድርጅት ሲሆን ዋና መስሪያ ቤቱም የሚገኘው በኩፐርቲኖ፤ ካሊፎርኒያ ነው። የርሱ ምርቶች ኮምፕዩተር፣ አይ ፖድ፣ አይ ፎን እና አይ ፓድ ይገኙበታሉ።"} {"id": "10439", "contents": "መላእክት በክርስትና፣ እስልምናና ሌሎች እምነቶችም ከሰው የተለዩ መናፍስታዊ ፍጡራንና የእግዚአብሔር መልዕክተኛ ሆነው ይታያሉ። ሰውን ለመጠበቅ ከእግዚአብሔር ዘንድ የሚላኩ ፍጡራን ናቸው። : ይህ ፡ አጭር ፡ ሃይማኖት ፡ ነክ ፡ ጽሑፍ ፡ መሠረት ፡ ወይም ፡ መዋቅር ፡ ነው። እርስዎ ፡ ሊያስፋፉት ፡ ይችላሉ!"} {"id": "18851", "contents": "አትላንቲክ ውቅያኖስ (እንግሊዝኛ: Atlantic Ocean) በስፋቱ ፪ኛው ውቅያኖስ ነው። ይህም እስከ ፻፮·፬ ሚሊዮን ካሬ ኪሎ ሜትር በሚደርስ ስፋቱ የመሬትን ፳ በመቶ ስፋት እና ፳፮ በመቶ ውሃ በመሸፈን ነው። ውቅያኖስ ሕንድ ውቅያኖስ ሰላማዊ ውቅያኖስ ደቡባዊ ውቅያኖስ አርክቲክ ውቅያኖስ ^ http://books.google.com/books?id=ROQXAQAAIAAJ&pg=PA69&dq=Ethiopic+Ocean&hl=en&ei=7IxVTffkLYWKlwfZ7Z3xBw&sa=X&oi=book_result&ct=result&resnum=10&ved=0CFYQ6AEwCQ#v=onepage&q=Ethiopic%20Ocean&f%7C"} {"id": "45775", "contents": "ሀድሰን ባህረስላጤ በካናዳ የሚገኝ ታላቅ ባህረስላጤ ነው።"} {"id": "17995", "contents": "የ1958 እ.ኤ.አ. ፊፋ የዓለም ዋንጫ ፮ኛው የፊፋ የዓለም ዋንጫ ሲሆን ከሰኔ ፩ እስከ ሰኔ ፳፪ ቀን ፲፱፻፶ ዓ.ም. በስዊድን ተካሄዷል። ብራዚል ስዊድንን ፭ ለ ፪ በፍፃሜው ጨዋታ በመርታት ለመጀመሪያ ጊዜ ዋንጫውን ወስዷል። እስከዛሬ ድረስ ይህ የዓለም ዋንጫ በአውሮፓ ተስተናግዶ የአውሮፓ ቡድን ያላሸነፈበት ብቸኛ ውድድር ነው። በዛ ጊዜ ብዙ ዕውቅና ባያገኝም ፔሌ ለመጀመሪያ ጊዜ በዓለም ዋንጫ የተሳተፈው በዚህ ውድድር ነው።"} {"id": "18159", "contents": "የ1930 እ.ኤ.አ. ፊፋ የዓለም ዋንጫ የመጀመሪያው የፊፋ የዓለም ዋንጫ ሲሆን ከሐምሌ ፮ እስከ ፳፫ ቀን ፲፱፻፳፪ ዓ.ም. በዩሩጓይ ተካሄዷል። ዩሩጓይ አርጀንቲናን ፬ ለ ፪ በመርታት የመጀመሪያው የዓለም ዋንጫ አሸናፊ ሀገር ሆናለች።"} {"id": "17751", "contents": "የ1990 እ.ኤ.አ. ፊፋ የዓለም ዋንጫ ፲፬ኛው የፊፋ የዓለም ዋንጫ ሲሆን ከኔ ፩ እስከ ሐምሌ ፩ ቀን ፲፱፻፹፪ ዓ.ም. በጣሊያን ተካሄዷል። ፻፲፮ ሀገራትን የሚወክሉ ቡድኖች በማጣሪያው የተወዳደሩ ሲሆን ፳፪ ሀገራት ማጣሪያውን አልፈው ከአለፈው የዓለም ዋንጫ አሸናፊው አርጀንቲና እና ከአስተናጋጁ ጣሊያን ጋር ለዋንጫው ተወዳድረዋል። የውድድሩ ይፋዊ ኳስ አዲዳስ ኤትሩስኮ ዩኒኮ ነበር። ምዕራብ ጀርመን አርጀንቲናን ፩ ለ ዜሮ በመርታት ዋንጫውን ሲወስድ ጣሊያን ደግሞ እንግሊዝን ፪ ለ ፩ በማሸነፍ ሦስተኛ ደረጃን ይዞ ጨርሷል።"} {"id": "17803", "contents": "የ1982 እ.ኤ.አ. ፊፋ የዓለም ዋንጫ ፲፪ኛው የፊፋ የዓለም ዋንጫ ሲሆን ከሰኔ ፮ እስከ ሐምሌ ፬ ቀን ፲፱፻፸፬ ዓ.ም. በእስፓኝ ተካሄዷል። ጣሊያን ምዕራብ ጀርመንን ፫ ለ ፩ በመርታት ውድድሩን አሸንፏል።"} {"id": "41360", "contents": "29 December በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) በዘመነ ማቴዎስ፣ በዘመነ ማርቆስና በዘመነ ሉቃስ ታኅሣሥ 20 ቀን ማለት ነው። በዘመነ ዮሐንስ ግን (ዘመነ ሉቃስ የሥግር ዓመት በመሆኑ) ታኅሣሥ 19 ቀን ላይ ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "4609", "contents": "1 January 1857 - 9 September 1857 እ.ኤ.ኣ. = 1849 ዓ.ም. 10 September 1857 - 31 December 1857 እ.ኤ.ኣ. = 1850 ዓ.ም."} {"id": "18156", "contents": "የ1938 እ.ኤ.አ. ፊፋ የዓለም ዋንጫ ፫ኛው የፊፋ የዓለም ዋንጫ ሲሆን ከግንቦት ፳፯ እስከ ሰኔ ፲፪ ቀን ፲፱፻፴ ዓ.ም. በፈረንሳይ ተካሄዷል። ጣሊያን ሀንጋሪን ፬ ለ ፪ በፍጻሜው ጨዋታ በመርታት ለሁለተኛ ጊዜ ዋንጫውን ወስዷል።"} {"id": "17992", "contents": "የ1966 እ.ኤ.አ. ፊፋ የዓለም ዋንጫ ፰ኛው የፊፋ የዓለም ዋንጫ ሲሆን ከሐምሌ ፬ እስከ ሐምሌ ፳፫ ቀን ፲፱፻፶፰ ዓ.ም. በእንግሊዝ ተካሄዷል። እንግሊዝ ምዕራብ ጀርመንን ፬ ለ ፪ በፍፃሜው ጨዋታ በመርታት ለመጀመሪያ ጊዜ ዋንጫውን ወስዷል።"} {"id": "3720", "contents": "ሜክሲኮ ከተማ (እስፓንኛ፦ Ciudad de México /ሲዩዳድ ዴ ሜሒኮ/) የሜክሲኮ ዋና ከተማ ነው። ከተማው ቴኖችቲትላን ተብሎ የተመሠረተው በመጋቢት 14 ቀን 1317 ዓ.ም. በአዝቴክ (መሺካ) ኗሪዎች ነበር። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 19,231,829 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 8,720,916 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 19°24′ ሰሜን ኬክሮስ እና 99°7′ ምዕራብ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል።"} {"id": "50789", "contents": "ሀሪ ሊሊስ “ቢን” ክሮስቢ ጁኒየር (/ ˈkrɒzbi /; ግንቦት 3 ቀን 1903 - ጥቅምት 14 ቀን 1977) [1] [2] አሜሪካዊ ዘፋኝ እና ተዋናይ ነበር ፡፡ የመጀመሪያው የመልቲሚዲያ ኮከብ ፣ ክሮስቢ በመዝጋቢ ሽያጮች ውስጥ መሪ ነበር ፣ በዓለም ዙሪያ 1 ቢሊዮን ሬኮርዶችን በመሸጥ በዓለም ዙሪያ ከ 50 ሚሊዮን በላይ ቅጂዎች በዋነኝነት የሚሸጠውን ዘፈን ይደግፋል። ክሮዝቢ በአልበሞቹ ፣ በሬዲዮ ጣቢያዎች እና በዓለም ታዋቂ ፊልሞች የማይታወቅ የማይታወቅ ሽያጭ ነበረው ፡፡ እሱ ብዙውን ጊዜ በታሪክ ውስጥ በጣም ታዋቂ ከሆኑ የሙዚቃ ተዋናዮች እንደ አንዱ ተደርጎ የሚቆጠር ሲሆን በአሁኑ ጊዜ በኤሌክትሮኒክ የተቀዳ የሰው ድምፅ ነው ፡፡ 2 እንደ ፍራንክ sinatra ፣ ፔሪ ኮሞ ፣ ዲን ማርቲን ፣ ጆን ሌነኖን ፣ ኤሊቪስ ፕሌይሌ ፣ ሚካኤል ቡባሌ ላሉት ሌሎች ታላላቅ ወንድ አስተርጓሚዎች ታላቅ መነሳሻዎች መሆናቸው መናገሩ ትልቅ ጠቀሜታ አለው። ቢን ክሮቢቢ እስከ ዛሬ ድረስ በዓለም ዙሪያ ከ 1 ቢሊዮን በላይ መዝገቦችን ለሽያጭ ሸ3ል 4 ምናልባትም በታሪክ ውስጥ ትልቁ መዝገብ ሻጭ እንዲሁም በዓለም ዙሪያ ከ 50,000,000 በላይ ቅጂዎች በመሸጥ በዓለም ዙሪያ ከነጭ ሽያጭ የተሸጠው ዘፈን / በ 20 ኛው ክፍለ ዘመን አጋማሽ አጋማሽ ላይ ክሮቢቢ በጣም ዝነኛ እና ታዋቂ ነበር ስለሆነም ክርክቢ በወቅቱ ከፕሬስ ፒዩስ 10 ኛ የበለጠ ዝነኛ እና የተከበረ እንደነበር ያሳያል ፡፡ የእሱ የገበታ ስኬት አስደናቂ ሆኖ ይቆያል-41 ቁጥር 1 ን ጨምሮ 396 የግል ካርዶች ፡፡ ብዙ ጊዜ ‹ነጭ የገና› ውጤት እንደተመዘገበ ከተቆጠሩ ፣ ያ ቁጥር ቢያትልስ እና ኤቪvis ፕሬሊይ ከተጣመሩት ያ ቁጥር ወደ 43 ያመጣዋል ፡፡ ክሮብቢ እ.ኤ.አ. ከ 1931 እስከ 1954 እ.ኤ.አ. ባለው ጊዜ ውስጥ በየዓመቱ የተለየ የገበታ ነጠላ ሰንጠረ hadች ነበሩት ፣ በተጨማሪም በ 1939 ብቻ 24 የተለያዩ ተወዳጅ ነጠላ ሴቶች ነበሩት ፡፡ ቢን ክሮቢቢ ከ 2000 በላይ የንግድ መዝገቦችን እና በግምት 4,000 ሬዲዮዎችን ፣ እንዲሁም የፊልም እና የቴሌቪዥን ዕይታዎችን ዝርዝር የሚያሳይ እርሱ በታሪክ ውስጥ እጅግ የተዘገበ አርቲስት ነው ፡፡ ቢን ክሮቢቢ በሠንጠረ 41ች 41 ቁጥር 1 መዝገቦችን ያስመዘገበው (43 ን ለ “ነጭ የገና” ሁለተኛ እና ሦስተኛ ርዕሶችን ጨምሮ) ፣ ቢያትልስ ከ (24) እና ኤልቪ ፕሌይይ በ (18) መዝገቦች ነበር ፡፡ የእሱ ቀረፃዎች ከፍራንክ ሲተራ (209) እና ከኤልቪ ፕሌይ (149) አንድ ላይ ወደ ቻርዶቹ 396 ጊዜ ደርሰዋል ፡፡"} {"id": "45020", "contents": "ፈርዲናንድ ማጄላን (ፖርቱጊዝኛ፦ Fernão de Magalhães /ፍርናው ዲ ማጋያይሽ/) (1472-1513 ዓም) የፖርቱጋል ተጓዥ ነበር። ለመጀመሪያ ግዜ አለምን በመርከብ የዛረ ስው ነው! (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "12149", "contents": "ቤንጃሚን ፍራንክሊን ጃንዋሪ 17 1706 እ.ኤ.አ. - አፕሪል 17 1790 እ.ኤ.አ.፦ ከአሜሪካዊ አብዮት ጀምሮ ዜግነቱ አሜሪካዊ ሲሆን የአሜሪካ 100 ዶላር ኖት ላይ በሚገኘው ምስሉ ይታወቃል። የአሜሪካ መስራች አባቶች ከሆኑ እውቅ የሃገሪቱ ሰዎች አንዱ ነው። እኚህ ሰው ለአሜሪካ ጸሃፊ፣ ፖለቲከኛ፣ ዲፕሎማት፣ ወታደር፣ ተመራማሪ፣ ፍጥረት ፈልሳፊ ወዘተ. ነበሩ። ፍራንክሊን ስለ ኅሊና ነጻነትና ስለ ግብረ ገብ ማስተማር የነበራቸው ፍቅር ከፍተኛ ነበረ። የአሜሪካን ሕገ መንግሥት ከነደፉት ዋና ሰዎች አንዱ ነበሩ። ካስፋፉት ምሳሌዎች መሃል «የክርስቶስን አራያ ምሰል» (\"Emulate Christ\") አንዱ ነው። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "46557", "contents": "«ቅዱስ ሮማዊ መንግሥት» ከ954 ዓም እስከ 1798 ዓም ድረስ በአውሮጳ የነበረ ታሪካዊ ግዛት ነበር። የ«ቅዱስ ሮማዊ ንጉሥ» ግዛቶች ሁሉ ማለት ነበር። እንዲያውም ይህ የጀርመን መንግሥት ነበረ እንጂ የበፊቱ ሮሜ መንግሥት አልነበረም። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ ቅዱስ ሮማዊ መንግሥት የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ።"} {"id": "4817", "contents": "1 January 1754 - 8 September 1754 እ.ኤ.ኣ. = 1746 ዓ.ም. 9 September 1754 - 31 December 1754 እ.ኤ.ኣ. = 1747 ዓ.ም."} {"id": "47139", "contents": ""} {"id": "45587", "contents": "የአ ለነበሩ (ኢንዶኔዥኛ፦ Agnez Mo /አግነዝ ሞ/) (1986 እ.ኤ.አ. ተወለደች) የኢንዶኔዥያ ዘፋኝ ነች። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "22701", "contents": "ለመጠጡ፣ አብሽን ይዩ። ኣብሽ (Trigonellum foenum-graecum) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው። አፍሪካና ብዙ አገራት፣ በሕንድ በተለይ እንደ ሰብለ ገብያ በጅምላ ይታረሳል። በኢትዮጵያ በደጋ ና ወይናደጋ ይታደጋል። ቅጠሎቹ እና ዘሮቹ በብዙ አበሳሰሎች ውስጥ ቅመሞች ናቸው። ዘሮች ወይንም ዱቄቱ በአገር ቤት ገበያ ይታያል። ዱቄቱ ወደ ማር ሲጨመር ለጥሩ መጠት ያደርጋል። መጠቱ ሞርሟሪ ሲሆን ክብደት ለመጨመር እንዲረዳ ተብሏል። እንዲሁም እንደ ቡና ሊፈላ ይችላል። አብሽ ከባቄላ ተቀላቅሎ ለብጉንጅ ያከማል። ለጥፉ በእብጠቱ ላይ ይለጠፋል። በቁምጥና፣ በጡንቻ በሽታ፣ በቁርጥማጥ ላይ ጥቅሙ ተዘግቧል። የአብሽ ዘሮችም ለስኳር በሽታ እንዲረዳ በኢትዮጵያ ይታመናል። በ2008 በተደረገ ትንትና ዘንድ፣ ይቻላል ግን ተጨማሪ ምርመራ ያስፈልጋል ብለዋል። ^ አማራ ጌታሁን - SOME COMMON MEDICINAL AND POISONOUS PLANTS USED IN ETHIOPIAN FOLK MEDICINE March 1976 እ.ኤ.አ. ^ Gall, Alevtina (November 3, 2009). \"Ethiopian Traditional and Herbal Medications and their Interactions with Conventional Drugs\". EthnoMed. University of Washington. በJanuary 27, 2011 የተወሰደ. ^ Gong, J; Fang, K; Dong, H; Wang, D; Hu, M; Lu, F (2 August 2016)."} {"id": "9023", "contents": "ናንሲ (ፈረንሳይኛ፦ Nancy) በሎሬን፣ ፈረንሣይ የሚገኝ ከተማ ነው። የተሰራው በመስፍኑ ጄራርድ ዘሎሬን ናንሲያኩም (Nanciacum) ተብሎ በ1042 ዓ.ም. አካባቢ ነበረ። ምንጮች ስለ ኢትዮጵያ በናንሲ ሀገረ ስብከት መጽሐፍ ቤት (በፈረንሳይኛ)"} {"id": "47667", "contents": "ተራ በለስ (Ficus carica) የዛፍ አይነት ሲሆን በበለስ አስተኔ ውስጥ ይመደባል። ከጥንት ጀምሮ ስለ ፍሬው በእርሻ ወይም በጓሮ ተተክሏል። ፍሬውም ለጤንነት እጅግ መልካም ነው። በበለጠ ለመረዳት በለስን ይዩ።"} {"id": "46964", "contents": "ቮልጎግራድ የሩስያ ከተማ ነው። ስሙ ከ1581 እስከ 1917 ዓም ድረስ ጻሪጽን ሲሆን ከ1917 እስከ 1953 ዓም ድረስ ስሙ ስታሊንግራድ ተባለ።"} {"id": "15307", "contents": "የ ስሜን ተራራ በሰሜን ጎንደር የሚገኝ የተራሮች ሰንሰለት ሲሆን ከኢትዮጵያ ከፍተኛው ተራራ ራስ ዳሸን በዚሁ ሰንሰለት መካከል ይገኛል። ይህ የተራራ ሰንሰለት ኢትዮጵያ ውስጥ ብቻ የሚገኙ እንስሳቶችን (እንደ ዋልያ፣ ቀይ ቀበሮ፣ ጭላዳ ዝንጀሮ፣ ወዘተ...) የመሳስሉ ዝርያዎችን አቅፎ ይዟል። የጥንቱ ግሪክ ጸሐፊ hamad በድርሰቶቹ ውስጥ የግሪኮቹ አማልዕክት በረዶ በበዛበት የኢትዮጵያ ተራሮች እረፍታቸውን እንደሚያሳልፉ መዝግቧል። በአንድ አንድ ተመራማሪወች ዘንድ ይህ ተራራ የስሜን ተራሮች ሰንሰለት ነው ተብሎ ይታመናል።"} {"id": "40409", "contents": "መዝገበ ዕውቀት (ኢንሳይክሎፒዲያ) ማለት ወይም የዕውቀት ዘርፎች ሁሉ ወይም የአንድ ዕውቀት ዘርፍ የመረጃ ክምችት ነው። ከመዝገበ ቃላት የሚለይበት ጥቅሙ እያንዳንዱ መጣጥፍ ስለ አንድ ቃል ወይም ዘይቤ ብቻ ሳይሆን ጥልቀት ያለው መረጃ እሚሰጥ መሆኑ ነው። ስለዚህ የመዝገበ ዕውቀት መጣጥፍ ከመዝገበ ቃላት መጣጥፍ ይልቅ ረጅምና ዝርዝሩን የሚገልጽ ነው። ከሁሉ ጥንታዊው እስካሁንም የሚገኘው መዝገበ ዕውቀት የፕሊኒ መጽሐፍ ናቱራሊስ ሂስቶሪያ ወይም «የተፈጥሮ ታሪክ» (69 ዓ.ም. በሮማይስጥ ተጽፎ) ይባላል። በአሁኑ ዘመን በኢንተርኔት የሚነቡ ብዙ መዛግብተ ዕውቀት (ለምሳሌ ውክፔዲያ) ሊገኙ ይቻላል። ዕውቀት የተሳተ መረጃ ሊሆን እንደሚችል ሁሉ፣ መዝገበ ዕውቀት «መዝገበ ዕውነት» ከቶ አይሆንም። ለመሆኑ ግን በዞራስተር ጽሑፍ መሠረት «መዝገበ ዕውነት» (ሃታ-ማራኒሽ) የእግዚአብሔር 16ኛው ስያሜ ነው።"} {"id": "43719", "contents": "መዲና በሳዑዲ አረቢያ ውስጥ የሚገኝ ከተማ ነው። የተከበሩት የመጨረሻ ነብይ ሙሃመድ (ሰ.አ.ወ) ቀብር ይገኝበታል። በእስልምና እምነት ቅዱስ ወይንም የተመረጠ ሀገር ነው።"} {"id": "3717", "contents": "ማጁሮ የማርሻል ደሴቶች ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 25,500 (በ1997 ዓ.ም.) ሆኖ ይገመታል። ከተማው 07°05′ ሰሜን ኬክሮስ እና 17°08′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል።"} {"id": "43708", "contents": ""} {"id": "17194", "contents": "ህዝብ የሰው ልጅ የብዙ ቁጥር ማሳያ ነው።"} {"id": "47273", "contents": "ሩዋል አመንሰን (ኖርዌይኛ፦ Roald Amundsen) ከ1864 እስከ 1920 ዓም የኖሩ የኖርዌይ ተጓዥ ነበሩ። መጀመርያ ወደ ደቡብ ዋልታ እንዲሁም ወደ ስሜን ዋልታ የተጓዙ ናቸው። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "37635", "contents": "ምሥራቅ ቲሞር በእስያ የሚገኝ አገር ነው። ነጻነቱን በ1994 ዓ.ም. አገኘ። ዋና ከተማው ዲሊ ነው። የሚገኝበት ደሴት ቲሞር ስም ከመላይኛ ሲተረጎም ማለቱ «ምሥራቅ» ነው፤ ስለዚህ የሀገሩ ስም ትርጉም «ምሥራቅ ምሥራቅ» ሊባል ይችላል። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "46517", "contents": "ሃኖቨር (ጀርመንኛ፦ Hannover) (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "40988", "contents": "28 January በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) በዘመነ ማቴዎስ፣ በዘመነ ማርቆስና በዘመነ ሉቃስ ጥር 20 ቀን ማለት ነው። በዘመነ ዮሐንስ ግን (ዘመነ ሉቃስ የሥግር ዓመት በመሆኑ) ጥር 19 ቀን ላይ ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "47520", "contents": "ሾን ካነሪ የስኮትላንድ ፊልም ተዋናይ ነው። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "42820", "contents": "ሰው ሰራሽ እውቀት አሳቢ የሆኑ ማሽኖች እና ሶፍትዌር የሚሰሩበት እና የሚጠኑበት ዘርፍ ነው። የዘርፉ ዋና ዋና ተመራማሪዎች እና መፅሃፍት ዘርፉን ሲገልፁ \"አሳቢ ነገሮችን የሚሰራ እንዲሁም የሚያጠና\" ብለው ነው። አሳቢ ወይም አዋቂ ነገር የሚለው አገላልፅ የሚያመለክተው ስላሉበት አካባቢ ለመረዳት መቻልን እና ከዚሁ መረዳት በመነሳት (ለመኖር የሚያስችል) ተመጣጣኝ ድርጊት ለማድረግ መቻልን ነው። ይህን ስያሜ ለመጀመሪያ ጊዜ በ 1955 የተጠቀመበት ጆን ማካርቲ ዘርፉን ሲገልፅ \"አሳቢ ወይም አዋቂ ማሽኖችን ለመስራት የሚደረግ ሳይንስና ምህንድስና\" ይለዋል። ዘርፉ ባጠቃላይ የረቀቀና እና ገና ሁሉ አቀፍ ያልሆነ (ስፔሻላይዝድ) ነው። በዘርፉ ያሉት ልዩ ልዩ የጥናትና የምርምር ክፍሎችም የተከፋፈሉና እርስ በርስ ግንኙነት የማያደርጉ ናቸው። ከክፍፍሉ ምክንያቶች ውስጥ ታሪካዊና ማህበራዊ ምክንያቶሽ ይጠቀሳሉ ማለትም የተለያዩ የጥናትና የምርምር ክፍሎች ያደጉት በተለይ ዘርፉን በመሰረቱ ድርጅቶችና በግለሰቦች ጥረት መሆኑ ናቸው። (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "49119", "contents": "አብይ አህመድ አሊ (ኦሮሞ፡ አቢይ አህመድ አሊ፤ አማርኛ፡ አቢይ አህመድ አሊ፤ ነሐሴ 15 ቀን 1976 ተወለደ) ኢትዮጵያዊ ፖለቲከኛ ሲሆን ከኤፕሪል 2 2018 ጀምሮ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ 4ኛ ጠቅላይ ሚኒስትር ሆኖ አገልግሏል። ሶስተኛው ሊቀመንበር ነበሩ። ኢትዮጵያን ለ28 ዓመታት የገዛው የኢትዮጵያ ህዝቦች አብዮታዊ ዴሞክራሲያዊ ግንባር (ኢህአዴግ) እና በዚያ ቦታ ላይ የመጀመሪያው ኦሮሞ ነው። አብይ የኢትዮጵያ ፓርላማ የተመረጠ አባል ሲሆን በ2019 የስልጣን ዘመኑ አብቅቶ የራሱን የብልጽግና ፓርቲ እስኪመሰርት ድረስ ከኢህአዴግ አራት ጥምር ፓርቲዎች አንዱ የሆነው የኦሮሞ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ (ኦዴፓ) አባል ነበር። ."} {"id": "44790", "contents": "ቤይታር ጀሩሳሌም የእግር ኳስ ክለብ በእየሩሳሌም፣ እስራኤል የሚገኝ የእግር ኳስ ክለብ ነው። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "11132", "contents": ""} {"id": "6579", "contents": "ኦገስት (እንግሊዝኛ: August) በጎርጎርያን ካሌንዳር ውስጥ 8ኛው ወር ነው። በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር ይህ ወር የሐምሌ መጨረቫና የነሐሴ መጀመርያ ነው። ይህ ወር ስሙን ያገኘው ከአውግስጦስ ቄሳር (Augustus Caesar) ነው።"} {"id": "46929", "contents": "ጓም Guam በፓሲፊክ ውቅያኖስ የሚገኝ የአሜሪካ ግዛት የሆነ ደሴት ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "10805", "contents": "ሴማዊ ቋንቋዎች ከአፍሮ እስያዊ የቋንቋ ቤተሰብ ንዑስ ቤተሰቦች አንዱ ነው። በሥነ ቅርስ ከሁሉ መጀመርያው በጽህፈት የተገኘው የሴማዊ ቋንቋ ናሙና በአካድኛ ሲሆን የዑር ንግሥት ጋን-ሳማን ለባሏ ንጉሥ መስኪአጝ-ኑና ያስቀረጸችው ዕቃ ላይ ነው (2300 ዓክልበ. አካባቢ)። የሷዴሽ ዝርዝር ለአማርኛ ፣ ግዕዝ ፣ ዓረብኛ ፣ ዕብራይስጥ ፣ አራማይስጥ፣ አካድኛ፦ /td> /td> a"} {"id": "1611", "contents": "ላሊበላ በኢትዮጵያ፣ በአማራ ክልል በቀድሞው የወሎ ክፍለ ሀገር የምትገኝ ከተማ ነች። በ12.04° ሰ 39.04° ምዕ ላይ የምትገኘው የላሊበላ ከተማ ከባሕር ጠለል በላይ 2,500 ሜትር ከፍታ ያላት ስትኾን የሕዝቡም ብዛት ወደ 11,152 ነው። 1 ላሊበላ ኢትዮጵያ ውስጥ ካሉት ቅዱሳን ከተማዎች መካከል ከአክሱም ቀጥላ በኹለተኛነት ደረጃ የምትገኝ ከተማ ስትኾን፣ ለአብዛኞቹ የክርስትና እምነት ተከታዮች እንደ ዋና የእምነት ማእከል በመኾን ታገለግላለች። የላሊበላ ነዋሪዎች በአብዛኛው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን እምነት ተከታዮች ናቸው። የላሊበላን ከተማ በዋነኛነት ታዋቂ ያረጉዋት ከክ.ል. በኋላ በ13ኛው መቶ ክፍለዘመን እንደ ተሰሩ የሚነገርላቸው 11 አብያተ-ክርስቲያናት ናቸው። በኢትዮጵያ ትውፊት መሰረት እነዚህ አብያተ-ክርስቲያናት በንጉሥ ላሊበላ ዘመን በቅዱሳን መላዕክት እረዳትነት እንደተሰሩ የሚታመን ሲኾን ግርሃም ሃንኮክ የተባለው እንግሊዛዊ ጸሓፊ ግን እኤአ በ1993 ዓ.ም ባሳተመውና The Sign and the Seal በተባለው መጽሃፉ አብያተ-ክርስቲያናቱን በማነፁ ሥራ ላይ ቴምፕላርስ የሚባሉት የመስቀል ጦረኞች ተካፍለዋል ሲል አትቷል ነገር ግን ማረጋገጫ አልነበረውም። እነዚሀ አብያተ-ክርስቲያናት ውስጥ አርባ ትንንሽ ቤተ ክርስቲያኖች አሉ። ንጉሡ ላሊበላ የሚለውን ስም ያገኘው፣ ሲወለድ በንቦች ስለተከበበ ነው ይባላል። ላል ማለት ማር ማለት ሲኾን፤ ላሊበላ ማለትም -ላል ይበላል (ማር ይበላል) ማለት አንደሆነ ይነግራል። ውቅር ቤተ ክርስቲያናቱን ንጉሡ ጠርቦ የስራቸው ከመላእክት እገዛ ጋር እንደሆነ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ እምነት ተከታዮች ይነግራል። በ16ኛው ከፍለ ዘመን አውሮፓዊ ተጓዥ ላሊበላን ተመልክቶ «ያየሁትን ብናግር ማንም እንደኔ ካላየ በፍጹም አያምነኝም» ሲል ተናግሮ ነበር። በላሊበላ 11 ውቅር ዐብያተ ክርስቲያናት ያሉ ሲኾን ከነዚህም ውስጥ ቤተ ጊዮርጊስ (ባለ መስቀል ቅርፁ) ሲታይ ውሃልኩን የጠበቀ ይመስላል። ቤተ መድሃኔ ዓለም የተባለው ደግሞ ከሁሉም ትልቁ ነው። ላሊበላ (ዳግማዊ ኢየሩሳሌም) የገና በዓል ታህሳስ 29 በልዩ ኹኔታ ና ድምቀት ይከበራል፣ \"ቤዛ ኩሉ\" ተብሎ የሚጠራው በነግህ የሚደረገው ዝማሬ በዚሁ በዓል የሚታይ ልዩ ና ታላቅ ትዕይንት ነው።የሚደረገውም ከቅዳሴ በኋላ በቤተ ማርያም ሲኾን ከታች ባለ ነጭ ካባ ካህናት ከላይ ደግሞ ባለጥቁር ካብ ካህናት በቅዱስ ያሬድ ዜማ ቤዛ ኩሉ እያሉ ይዘምራሉ። 11ዱ የቅዱስ ላሊበላ ፍልፍል አብያተ ክርስቲያናት 1.ቤተ መድኀኔ ዓለም፣ 2.ቤተ ማርያም፣ 3."} {"id": "47878", "contents": "ቦሪስ ይልጽን (ሩስኛ፦ Борис Ельцин 1923-1999 ዓም) ከ1983 እስከ 1992 ዓም ድረስ የሩስያ ፕሬዚዳንት ነበሩ። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "22646", "contents": "ቅንጭብ ወይም እጸ ነበልባል (Kleinia) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ወገን ነው። ከዚህ ወገን ውጭ የሆነ ሌላ ዝርያ (Euphorbia tirucalli) ደግሞ «ቅንጭብ» ተብሏል። የቅንጭብ ዝርያዎች በሰፊ በተለይም በወይና ደጋ ይገኛሉ። ቅንጭብ ለሰውም ሆነ ለከብት ምንም ጥቅም ስለሌለው በተፈጀ መሬት ላይ ይተርፋል። ሌላ አይነት ማገዶ ባይገኝም ዕንጨቱ ቢጠቀም ኖሮ፣ ጢሱ ለዓይን እጅግ አስቸጋሪ ነውና ጉዳት ያደርጋል። ስለዚህ ለማገዶ እንኳ አይስማማም። ^ አማራ ጌታሁን - SOME COMMON MEDICINAL AND POISONOUS PLANTS USED IN ETHIOPIAN FOLK MEDICINE March 1976 እ.ኤ.አ."} {"id": "48392", "contents": "ኦሪት ፡ ዘጸአት የመጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳንና የኦሪት ሁለተኛው መጽሐፍ ነው። ስለ ሙሴ ልደት፣ እብራውያን ከጌሤም ወደ ሲና ልሳነ ምድር በተአምራት እንዳመራቸውና አስርቱ ቃላትን ሕገ ሙሴንም እንደ ሰጣቸው ይገልጻል። : ይህ ፡ አጭር ፡ ሃይማኖት ፡ ነክ ፡ ጽሑፍ ፡ መሠረት ፡ ወይም ፡ መዋቅር ፡ ነው። እርስዎ ፡ ሊያስፋፉት ፡ ይችላሉ!"} {"id": "32679", "contents": "ለሀገሩ፣ የቼክ ሪፑብሊክ ይዩ። ቼክ ከቼኪንግ አካውንት ውስጥ የተቀመጠን ገንዘብ በመጠቀም እቃ ወይንም አገልግሎት ለመግዛት የሚጠቅም መሳሪያ|ዶሴ ነው። ቼኮች ምንጊዜም ራውቲንግ ቁጥር እና አካውንት ቁጥር አላቸው። ራውቲንግ ቁጥሩ የቼክንግ አካውንቱ የት ባንክ ውስጥ እንደሚገኝ ሲያሳይ፣ አካውንት ቁጥሩ ደግሞ በዚያ ባንክ ውስጥ ያ አካንት የማን እንደሆነ ያሳያል። ቼክ ለመጻፍ (በቼክ ለመክፍል) ፣ ቀኑን፣ የከፋዩን ስም፣ የተከፋዩን ስም፣ የሚከፈለውን ገንዘብ ብዛት፣ በአሃዝ እና በፊደል መጻፍ ይገባል። በመጨረሻም ከፋዩ ሰው ቼኩን መፈረም ይኖርበታል። የቼክ ጥቅም፡ ጥሬ ገንዘብ ይዞ ከመዞር ያድናል። በፖስታ ቤት ክፍያን ለመላክ ይረዳል። የቼክ መጥፎነት፡ ክፍያው ቅጽበታዊ አይደለም። ትናንሽ ክፍያወችን ለመክፈል አያስችልም። ካለ ገንዘብ በላይ ለማውጣት ያስችላል።"} {"id": "47977", "contents": "ሃሊፋክስ (Halifax) የካናዳ ክፍላገር ኖቫ ስኮሻ ዋና ከተማ ነው። የሃሊፋክስ ስም ከጥንታዊ እንግሊዝኛ ሲሆን ትርጉሙ «ቅዱስ ጽጉር» ነው። በሚግማቅኛ ቦታው ጅቡክዱክ «ትልቅ ወደብ» ተብሏል።"} {"id": "48991", "contents": "ሉቭር ሙዚየም (ፈረንሳይኛ ፦ Musée du Louvre /ሙዜ ዱ ሉቭር/) በፓሪስ፣ ፈረንሳይ የሚገኝ ስመ ጥሩ ሙዚየም ነው። ከ1785 ዓም ጀምሮ ሥፍራው ሙዚየም ሆኖዋል። በ1104 ዓም በተመሠረተው ሉቭር ቤተ መንግሥት ውስጥ ይቆማል።"} {"id": "2154", "contents": "1 January 1993 - 10 September 1993 እ.ኤ.ኣ. = 1985 አ.ም. 11 September 1993 - 31 December 1993 እ.ኤ.ኣ. = 1986 አ.ም."} {"id": "4803", "contents": "1 January 1761 - 8 September 1761 እ.ኤ.ኣ. = 1753 ዓ.ም. 9 September 1761 - 31 December 1761 እ.ኤ.ኣ. = 1754 ዓ.ም."} {"id": "34882", "contents": "ማይንጽ (ጀርመንኛ፦ Mainz) (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "48658", "contents": "ኒኪታ ክሩሽቾቭ (ሩስኛ፦ Никита Хрущёв 1886-1964 ዓም) ከ1950 እስከ 1957 ዓም ድረስ የሶቭዬት ሕብረት ኰሙኒስት መሪ ነበረ።"} {"id": "46542", "contents": "ሊል (ፈረንሳይኛ፦ Lille; ሆላንድኛ፦ Rijsel) የፈረንሳይ ከተማ ነው። በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ ሊል የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "12664", "contents": "ስጋ የዓሣን ሳይጨምር በውስጡ ጡንቻ፣ አጥንት እና ስብ ሊኖረው የሚችል የእንስሳት አካል ነው። የከብት ስጋ"} {"id": "8520", "contents": "አሌክሳንደር ሶልዤንሲን (ሩሲያኛ፡ Александр Солженицын) ሩሲያዊ ደራሲ ነበር። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "8386", "contents": "አሚልካር ካብራል የጊኔ-ቢሳው ጸሐፊ ነበር። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "11372", "contents": "ፖለቲካ የሚለው ቃል ከግሪኩ πολιτικος («ዜጋ») ከሚለው ቃል የመጣ ነው። በአሁኑ ወቅት ፖለቲካ ማለት በቡድን ያሉ ግለሰቦች የጋራ ውሳኔ ላይ ለመድረስ የሚያስችላቸው ሂደት ነው። በዚህ ምክንያት ምንም እንኳ ፖለቲካ የሚለው ቃል ብዙ ጊዜ ከሃገርና ከመንግስት ጋር የተገናኘ ቢሆንም በሌላ አንጻር የሰው ልጆች በቡድን ሆነው በሚገኙበት ማናቸውም ስብስብ ይገኛል፣ ለምሳሌ በኩባንያወች፣ በትምህርት ቤቶች፣ በሃይማኖት መዋቅሮች፣ በቤተሰቦች ውስጥ ሳይቀር ፖለቲካ አለ። የኃይል አመዳደብ፣ የቁጥጥር፣ የውሳኔ ላይ መድረስ፣ የምጣኔ ሃብት ክፍፍል ጥያቄወች በሁለትና ከዚያ በላይ ባሉ ሰወች መካከል ሲነሱ ያንን ጥያቄ ለመፍታት በሚደረግ ሂደት፣ በዚያ ፖለቲካ አለ። ከዚህ አንጻር በአንዳንዶች አስተሳሰብ አብዮት፣ ጦርነት፣ ማህበረሳባዊ ግጭት ፖለቲካ ሳይሆኑ የፖለቲካ ሂደቱ ክሽፈት ናቸው። በሌሎች አስተያየት እኒህም የአጠቃላይ ሂደቱ አካል ስለሆኑ እንደ ፖለቲካ ይወሰዳሉ። ፖለቲካን የሚያጠናው የትምህርት አይነት የፖለቲካ ሳይንስ ወይም የፖለቲካ ጥናት ይባላል።"} {"id": "5937", "contents": "1 January 1198 - 4 September 1198 እ.ኤ.ኣ. = 1190 ዓ.ም. 5 September 1198 - 31 December 1198 እ.ኤ.ኣ. = 1191 ዓ.ም."} {"id": "48238", "contents": "ሥነ ምግባር ማለት የሰዎችን ተግባር በመጥፎነትና በጥሩነት መክፈል እንደሚቻልና፣ ይህ ክፍፍል ሥርዓታዊ በሆነ መንገድ እንዲካሄድ ጥናት የሚያደርግ የፍልስፍና ክፍል ነው። የትኞቹ የሰው ልጅ ተግባራት እኩይ ሊባሉ ይችላሉ? የትኞቹስ ሰናይ ሊባሉ ይችላሉ? ሥርቆት እኩይ ከተባለ፣ መግደል እንዲሁ እኩይ ከተባለ፣ አንድ ሰው እህል ሰርቆ የተራበን ሰው እንዳይሞት ቢከላከል፣ ይህ ድርጊት እኩይ ነው ወይንስ ሰናይ? የቱ መሆኑን መለየት ካልተቻለ፣ በርግጥ አንድ ወጥ የሥነ ምግባር ሥርዓት መገንባት ይቻላልን? ወይንስ ማናቸውም የሥነ ምግባር ፍልስፍና በዘፈቀደ የተመረጠ ነው? እነዚህንና መሰል የሰው ልጅ ስለ ምግባሩ የሚሰጠውን ዋጋ የሚያጠና ክፍል ሥነ ምግባር ይባላል።"} {"id": "45988", "contents": "ቶቶሮ (በጃፓንኛ: となりのトトロ እና በእንግሊዝኛ: My Neighbor Totoro) የጃፓን አኒሜ ካርቱን ፊልም ከ1989 እ.ኤ.አ. ነው።"} {"id": "45438", "contents": "አሌክሳንድርያ በሰሜን አሜሪካ፣ ቨርጂኒያ ስቴት ውስጥ የሚገኝ ከተማ ሲሆን፣ ከአገሪቱ ዋና ከተማ ከዋሺንግተን ዲሲ በ፮ ማይል ዕርቀት ላይ ይገኛል። ምንም እንኳ በፊቱ ዘመን አሌክሳንድርያ የካውንቲ ስፋት የነበረው ቢሆንም፣ በ፩፱፻፳ዎቹ ከቆዳ ስፋቱ ተከፍሎ የአርሊንግትን ካውንቲ ሲመሰረት፣ ከካውንቲነት ወደ ከተማነት ዝቅ ብሏል። ከዚህ በተረፈ፣ በፌርፋክስ ካውንቲ ውስጥ የሚገኝ አሌክሳንድሪያ ተብሎ የሚታወቅ ክፍል ቢኖርም፣ ይህ ግን የፌርፋክስ አካል እንጂ የአሌክሳንድርያ ክፍል ተብሎ አይቆጠርም። አሌክሳድንርያ በአሁኑ ወቅት ከ151,218 በላይ ህዝብ ይኖርበታል። የከተማው ዋና ማዕከል 'ኦልድ ታውን' ተብሎ ሲታዎቅ ለፖቶማክ ወንዝ በጣም የቀረበ ነው።"} {"id": "18324", "contents": "ጥርስ ተሽከርካሪ ማሽኝ ሲሆን እላዩ ላይ በተቀረጹ ጥርሶች የሌላን አካል ጥርስ በመንከስ ጠምዛዥ ጉልበትን ከአንድ አካል ወደ ሌላ የሚያስተላልፍ ነው። ሁለት ወይም ከዚያ በላይ ጥርሶች ተባብረው ሲሰሩ አስተላላፊ(ትራንስሚሽን) ይሰኛሉ። ጥርሶች የአንድን ሃይል ምንጭ አቅጣጫ፣ መጠንና ፍጥነት ቀይረው ማስተላለፍ ይችላሉ። ስለሆነም ለመኪና ማርሽነት ግልጋሎት ይሰጣሉ። በጥርስ ቁጥሮች ልክ ትክክለኛ የፍጥነት ውድር መቀመር ስለሚቻል ጥርሶች ለሰዓት ስራ ያገለግላሉ። ውስጣዊ ጥርስ ስፐር ጥርስ ሄሊካ ጥርስ ድርብ ሄሊካ ጥርስ ቤቬል ጥርስ ህይፖይድ ጥርስ አክሊል ጥርስ ትል ጥርስ ኢ-ክብ ጥርስ ራክና ፒኞን ጥርስ መሬትና ፀሐይ ጥርስ ሃርሞኒክ ጥርስ ቆጥ ጥርስ"} {"id": "13229", "contents": "ጡንቻ በባለሰውነቱ የመወጠር ወይም የመኮማተር ትዕዛዝን ሊቀበል የሚችል የስጋ ክፍል ነው። የጡንቻ ህዋሳት ለመኮማተር እና ለመወጠር የሚያስችሉ መዋቅሮች አሏቸው። እነዚህ መዋቅሮች በመኮማተር እና በመለጠጥ የህዋሱን ቅርፅ ይለዋውጡታል።"} {"id": "44707", "contents": "ሲ.ኤፍ.አር. ክሉዥ (ሲ.ኤፍ.አር. (CFR) ማለት የሮማንያ ባቡር መንገድ (Căile Ferate Române) ነው) በክሉዥ ናፖካ፣ ሮማንያ የሚገኝ እግር ኳስ ክለብ ነው። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "4147", "contents": "እንግሊዝ የዩናይትድ ኪንግደም አካል የሆነች ሀገር ነች። በምዕራብ በኩል ከዌልስ እና በሰሜን በኩል ከስኮትላንድ ጋር የመሬት ድንበሮችን ይጋራል። የአየርላንድ ባህር ከእንግሊዝ ሰሜናዊ ምዕራብ እና የሴልቲክ ባህር በደቡብ ምዕራብ ይገኛል። እንግሊዝ ከአህጉር አውሮፓ በሰሜን ባህር በምስራቅ እና በእንግሊዝ ቻናል በደቡብ ተለያይታለች። ሀገሪቱ በሰሜን አትላንቲክ ውቅያኖስ ላይ የምትገኘውን የታላቋ ብሪታንያ ደሴት አምስት ስምንተኛውን ትሸፍናለች እና ከ100 በላይ ትናንሽ ደሴቶችን ያጠቃልላል፣ እንደ የሳይሊ ደሴቶች እና ደሴት ዋይት። አሁን እንግሊዝ ተብሎ የሚጠራው አካባቢ በመጀመሪያ የላይኛው ፓሊዮሊቲክ ዘመን በዘመናዊ ሰዎች ይኖሩ ነበር ፣ ግን ስሙን ከአንግሊሶች የወሰደው ፣ ስሙን ከአንግሊያ ባሕረ ገብ መሬት ያገኘው ጀርመናዊ ጎሳ በ 5 ኛው እና 6 ኛው ክፍለዘመን የሰፈረ። እንግሊዝ በ10ኛው ክፍለ ዘመን የተዋሃደ ሀገር ሆነች እና በ15ኛው ክፍለ ዘመን ከጀመረው የግኝት ዘመን ጀምሮ በሰፊው አለም ላይ ትልቅ ባህላዊ እና ህጋዊ ተፅእኖ ነበራት። የእንግሊዘኛ ቋንቋ፣ የአንግሊካን ቤተ ክርስቲያን እና የእንግሊዘኛ ህግ—ለሌሎች የአለም ሀገራት የጋራ ህግ የህግ ሥርዓቶች መሰረት የሆነው—በእንግሊዝ ውስጥ የተገነቡት እና የሀገሪቱ ፓርላማ የመንግስት ስርዓት በሌሎች ብሄሮች ዘንድ ተቀባይነት አግኝቷል። የኢንደስትሪ አብዮት የተጀመረው በ18ኛው ክፍለ ዘመን እንግሊዝ ሲሆን ማህበረሰቡን ወደ አለም የመጀመሪያዋ በኢንዱስትሪ የበለፀገች ሀገር አደረገ። የእንግሊዝ መሬት በዋናነት ዝቅተኛ ኮረብታዎች እና ሜዳዎች ነው ፣ በተለይም በማዕከላዊ እና በደቡብ እንግሊዝ። ሆኖም በሰሜን (ለምሳሌ ሀይቅ አውራጃ እና ፔኒኒስ) እና በምዕራብ (ለምሳሌ ዳርትሙር እና ሽሮፕሻየር ኮረብታዎች) ላይ ደጋማ እና ተራራማ መሬት አለ። ዋና ከተማው በዩናይትድ ኪንግደም ውስጥ ትልቁ የሜትሮፖሊታን አካባቢ ያለው ለንደን ነው። የእንግሊዝ ህዝብ 56.3 ሚሊዮን የዩናይትድ ኪንግደም ህዝብ 84 በመቶውን ይይዛል ፣ በተለይም በለንደን ፣ በደቡብ ምስራቅ እና በሚድላንድስ ፣ በሰሜን ምዕራብ ፣ በሰሜን ምስራቅ እና በዮርክሻየር ውስጥ ያሉ ኮንሰርቶች እያንዳንዳቸው በዘመኑ እንደ ዋና የኢንዱስትሪ ክልሎች ያደጉ ናቸው። በ 19 ኛው ክፍለ ዘመን."} {"id": "38135", "contents": "ስኮትላንድ (ስኮትላንድ፡ ስኮትላንድ፣ ስኮትላንዳዊ ጋሊክ፡ አልባ የዩናይትድ ኪንግደም አካል የሆነች ሀገር ነች። ከታላቋ ብሪታንያ ደሴት ሰሜናዊ ሶስተኛ ክፍልን የምትሸፍን ዋና ላንድ ስኮትላንድ በደቡብ ምስራቅ በኩል 96 ማይል (154 ኪሎ ሜትር) ድንበር አላት። እና በሌላ መልኩ በሰሜን እና በምዕራብ በአትላንቲክ ውቅያኖስ ፣ በሰሜን ባህር በሰሜን ምስራቅ እና በአይሪሽ ባህር በደቡብ የተከበበች ናት ።አገሪቷ ከ 790 በላይ ደሴቶችን ያቀፈች ሲሆን በተለይም በሄብሪድስ እና በሰሜናዊ ደሴቶች ደሴቶች ውስጥ ይገኛሉ ። ዋና ከተማዋን ኤዲንብራን ጨምሮ የህዝቡ ብዛት በሴንትራል ቤልት - በስኮትላንድ ደጋማ ቦታዎች እና በደቡባዊ አፕላንድ መካከል ያለው ሜዳ - በስኮትላንድ ቆላማ አካባቢዎች። ስኮትላንድ በ 32 የአስተዳደር ንዑስ ክፍሎች ወይም የአካባቢ ባለስልጣናት የተከፋፈለ ነው, የካውንስል አካባቢዎች በመባል ይታወቃሉ."} {"id": "49888", "contents": "ባሽኪርኛ (башҡорт теле /ባሽቆርት ትለ/) በባሽኮርቶስታንና በጎረቤት ክፍላገሮች በሩስያ ውስጥ በ1.2 ሚሊዮን ያሕል ተናጋሪዎች የሚነገር የቱርኪክ ቋንቋዎች ቤተሠብ አባል ነው። በባሽኮርቶስታን ውስጥ እስከ 914 ዓም በኦርኾን ሩን ጽሕፈት፤ ከ914 እስከ 1922 ዓም ድረስ በአረብኛ ጽሕፈት (በቱርክኛ አልፋቤት) ይጻፍ ነበር፤ ከ1922 እስከ 1931 ዓም ድረስ በላቲን ጽሕፈት (የአንድ አይነት ቱርኪክ አልፋቤት) ተጻፈ፣ ከ1931 ዓም እስካሁን በቂርሎስ ጽሕፈት (የባሽኪርኛ አልፋቤት) ተጽፏል። የባሽኪርኛ ውክፔዲያ አለ! (ይህ ቋንቋ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "16619", "contents": "ጋን ቻይንኛ በደቡብ-ምሥራቅ ቻይና በ48 ሚልዮን ሕዝብ ገደማ የሚናገር የቻይንኛ አይነት ቋንቋ ነው። የቻይንኛ ሷዴሽ በዊኪ-መዝገበ-ቃላት የጋን ቻይንኛ ውክፔዲያ አለ! (ይህ ቋንቋ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "18853", "contents": "አርክቲክ ውቅያኖስ (እንግሊዝኛ: Arctic Ocean) በምድራችን ከሚገኙ ፭ዋና ዋና ውቅያኖሶች በስፋቱ የመጨረሻው ትንሽ ውቅያኖስ ነው። በምድራችን የሰሜን ጫፍ አርክቲክ አካባቢ የሚገኘው ይህ የውሃ አካል የመጨረሻው የሰሜን አቅጣጫ ጫፍ ተደርጎ ሊወሰድ ይችላል። ውቅያኖስ ሕንድ ውቅያኖስ አትላንቲክ ውቅያኖስ ደቡባዊ ውቅያኖስ ሰላማዊ ውቅያኖስ ^ (እንግሊዝኛ) http://www.physicalgeography.net/fundamentals/8o.html"} {"id": "52337", "contents": "ኔትፍሊክስ (እንግሊዝኛ: Netflix) በመስመር ላይ ፊልሞችን እና የቴሌቪዥን ፕሮግራሞችን ለመመልከት የሚያስችል የዥረት አገልግሎት ነው። https://www.netflix.com/ - የኔትፍሊክስ ዌብሳይት"} {"id": "19273", "contents": "በርማ የአለም ባንዲራዎች ሰንደቅ ዓላማ (ይህ ባንዲራዎች ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "32460", "contents": "ሜዶን በጥንታዊ እስያ (ፋርስ) የተገኘ መንግሥት ነበር። ስማቸው በጥንታዊ ፋርስኛ እንዲሁም በአሦርኛና በዕብራይስጥ «ማዳይ» ሲሆን በመጽሐፍ ቅዱስ መሠረት ከያፌት ልጅ ማዴ (ማዳይ) የተወለደ ሕዝብ ናቸው። «ሜዶን» የሚለው ስያሜ ከግሪክ ነው። በ620 ዓክልበ. ሜዶን የአሦርን መንግሥት አሸነፈ፤ ለጥቂት ዘመን ሰፊ መንግስት ነበረው። በ558 ዓክልበ. ግን ሜዶን ለፋርስ ንጉሥ ቂሮስ ወደቀ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "44401", "contents": "ጌሤም (ዕብራይስጥ፦ גֹּשֶׁן /ጎሼን/፤ ግሪክኛ፦ ጌሤም) በብሉይ ኪዳን መሠረት በታችኛ (ስሜናዊ) ግብፅ በአባይ ወንዝ አፍ ሠፈር በዮሴፍ ዘመን የዕብራውያን (እስራኤላውያን) መኖርያ ክፍላገር ሆነ። ዮሴፍ በኦሪት ዘፍጥረት ፵፭፡፲ የጌሤም ሠፈር ለአባቱ ያዕቆብ ቤተሠብ ሠጠው። ዕብራውያን በዚህ ዘመን በከነዓን ያደሩ ዕረኞች ነበሩ። ታላቁ የ፯ ዓመት ረሃብ በከነዓን በደረሰበት ዘመን የያዕቆብ ልጅ ዮሴፍ በግብጽ የፈርዖን ጥበበኛ ጠቅላይ ሚኒስትር ስለ ሆነ ወደዚያ አገር ፈለሱ። በ፵፯፡፮ «ፈርዖን» ለዮሴፍ እንዲህ ይላል፦ «የግብፅ ምድር በፊትህ ናት፤ በመልካሙ ምድር አባትህንና ወንድሞችህን አኑራቸው፤ በጌሤም ምድር ይኑሩ፤ ከእነርሱም ውስጥ እውቀት ያላቸውን ሰዎች ታውቅ እንደ ሆነ በእንስሶቼ ላይ አለቆች አድርጋችው።» ከዚህ በኋላ የእስራኤል ነገዶች በጌሤም ዕጅግ በለጠጉ፣ በምድሩም በዙ። ዮሴፍ ከዓረፈ በኋላ እስራኤላውያን በአገራቸው ዕጅግ ኃይለኛና ሀብታም ባለሥልጣኖች ሆኑ። ዳሩ ግን መጽሐፈ ኩፋሌ እንደሚገልጸው የዛኔው የግብጻውያን ፈርዖን ከከነዓን ንጉሥ መምከሮን ጋር ጦርነት እየዋጀ ሲገደል፤ እነዚህ ከከነዓን የደረሱት እረኞች በግብጻውያን ዘንድ በጥርጣሬ ይታዩ ጀመር። ስለዚህ በኋላ በነገሠ ፈርዖን ትዕዛዝ ዕብራውያን የግብጻውያን ባርዮች (የሕንጻ ሠራተኞች) ተደረጉ። ሙሴ በተወለደበት ዘመን የነገሠው ፈርዖን በተለይ ጨካኝ እርምጃ በዕብራውያን ላይ ወሰደ፤ ይህም የዕብራውያን ወንድ ጨቅላ ሲወለድ ወደ አባይ እስከ መጣላቸው ድረስ ሆነ። ዳሩ ግን ኦሪት ዘጸዓት እንደሚተርክ ሙሴ በእናቱ እርዳታ ይህን አመለጠ፤ አድጎም ሕዝቡን ሁሉ ከግብጽ ባርነት ወደ ከነዓን (በ፵ ዓመት ላይ) መራቸው። በዕብራይስጡ መጽሐፍ ቅዱስ ዕብራውያን በጌሤም ለ፬ መቶ ዓመታት ቆዩ ሲለን በሌሎች ጥንታዊ ትርጉሞች ግን ፬ መቶ ዓመት በከነዓን (ከካራን ወጥተው) እና በግብጽ የዋሉበት ዘመን አንድላይ ነው። በመጽሐፈ ኩፋሌ ያለው ዜና መዋዕል ዘንድ ከግብጽ ታሪክ ጋር ሲነጻጽር ታላቁ ረሃብ በ2171 ዓመተ ዓለም (1900 ዓመታት ከክርስቶስ ልደት በፊት ዓ.ም.) የደረሰው ነው፤ በሚከተለውም ዓመት ነገዶቹ ወደ ጌሤም ወረዱ። በ2193 ዓ.ዓ. (1878 ዓክልበ.)"} {"id": "48538", "contents": "ባርነት በጠባብ ትርጉሙ «ሰዎችን እንደ ሌላ ሰው ንብረት የሚገዙበት፣ የሚሸጡበት፣ የሚለዋወጡበት ወይም የሚያዙበት ሁናቴ» ማለት ነው። ይህም ደግሞ «የንብረት ባርነት» ሲባል፣ ዛሬ በአሁኑ ሰዓት ሰዎች እንደ ንብረት መቆጠሩ በማናቸውም አገር ሁሉ ሕገወጥ ሆኖአል። በሰፊው ትርጉም ሰው ያለፈቃዱ ወይም ያለደመወዝ ሥራ ወይም አገልግሎት ለመፈጽም ቢገደድ፣ ይህ በተግባር ባርነት ሊባል ይችላል። ከዝርዮቹ ሁሉ የሰው ልጅ ብቻ የሌሎቹን ዝርዮች (እንስሳ ወይም አትክልት) ለመግዛትና ለማስለምድ እንደ ተዘጋጀ ይመስላል። መጽሐፍ ቅዱስም ይህን ነጥብ በቀዳሚው ምዕራፍ ያውጣል። ሆኖም በሰው ልጅ ውስጥ የአለመተባበር ጸባይ ችግር ስላለ፣ በታሪክ ላይ ብዙ ጊዜ እርስ በርስ መገዛዛት የመረጡ ብዙ ሆነዋል። ስለዚህ በየአህጉሩ ከቅድመ-ታሪክ ጀምሮ ባርነት ይስፋፋ ነበር። በጥንታዊው ዘመን በጥንታዊ ግብጽ (3000 ዓክልበ. ግድም) ባርዮች እንደ ነበሩ ታውቋል። ከዚያም በኋላ ኤላምና ኪሽ የተባሉት ጥንታዊ አገራት እርስ በርስ ጦርነት ሲጀምሩ (2384 ዓክልበ.)፣ ከተማረኩት ሰዎች ቁጥር የባርነት መሠረት በዓለም ላይ ዳግመኛ ቆመ። ከዚያውም ዘመን ወዲህ፣ በብዙ አገራት ባርነት ሕጋዊ ቢሆንም፣ በሌሎች አገራት ተከለክሏል። በድሮ ዘመን በብዙ አገራት ሕገ መንግሥት ዘንድ የባርነት ልማድ በሕጋዊነት ይጠበቅ ነበር። በ600 ዓክልበ."} {"id": "37997", "contents": "አቶም ወይም አተም ሁሉም ቁስ የተገነባበት መሰረታዊ እኑስ ነው። እንደ ግዝፈታቸው፣ መጠናቸው የተያየ ስም ያላቸው ብዙ አይነት አተሞች አሉ። እነዚህ የተያዩ አይነት አተሞች የኬሚካል ንጥር ይባላሉ። ለምሳሌ ወርቅ አንዱ የንጥር አይነት ነው። አተሞች ለአይን እማይታዩ፣ በጣም ደቃቅ ቢሆኑም ትክክለኛ መጠናቸው ግን ከንጥር ንጥር ይለያያል። በአጠቃላይ መልኩ አተሞች ከ 0.1 እስከ 0.5 ናኖ ሜትር ስፋት ሊኖራቸው ይችላል አብላጫውን ጊዜ አተሞች ብቻቸውን አይገኙም። ይልቁኑ አንዱ አቶም ከሌላ አቶም ጋር በመጋጠም ሞልኪዩል የተሰኘውን እኑስ ይፈጥራሉ። ለምሳሌ ሁለት የሃይድሮጅን እና አንድ የኦክሲጅን አተሞች ሲጋጠሙ የውሃ ሞልኪዩልን ይፈጥራሉ። አተሞች በራሳቸው ከ3 አንስተኛ እኑሶች የተሰሩ ናቸው። እነዚህም ኤሌክትሮን፣ ፕሮቶን እና ኒውትሮን ይባላሉ። ፕሮቶኖችና ኒውትሮኖች አንድ ላይ ሆነው በአቶሙ መሃል ተጠጋግተው ሲቀመጡ የአተሙን ኒኩሊየስ ይፈጥራሉ። ኤሌክትሮኖች በበኩላቸው ይህን ኒኩሊየስ በደመና መልክ ከበው ይገኛሉ። ኤሌክትሮኖች ምንም እንኳ ኒኩሊየሱን እየከበቡ ቢሽከረከሩም ከኒኩሊየሱ በረው እንዳይጠፉ የኤሌክትሮመግነጢስ ጉልበት አዋዶ ይይዛቸዋል። በአተም ውስጥ የሚገኙት የፕሮቶን፣ ኒውትሮንና እና ኤሌክትሮን ብዛቶች ያ አተም ምን ንጥር እንደሆነ ይወስናል። ለምሳሌ አንድ አቶም 1 ፕሮቶን፣ 0 ኒውትሮን እና 1 ኤሌክትሮን ካለው ሃይድሮጅን ይሆናል፣ በአንጻሩ 16 ፕሮቶን፣ 16 ኒውትሮን እና 16 ኤሌክትሮን ካለው ድኝ (ሰልፈር) ይሆናል ማለት ነው። አተሞች እርስ በርሳቸው ሳይጋፉ ሰፋ ብለው ሲቀመጡ ጋዝ ወይንም አየር ይሆናሉ። በተቃራኒ፣ ጭፍግ ብለው አንድ ቦታ ላይ ሲገኙ እና መንቀሳቀስ እሚችሉ በመንቀጥቀጥ ከሆነ ጠጣር ነገር ይሆናሉ። እቶን የአቶም እሳት በአቶም ፉዝዮን ወይም አቶምን በመክፈል የሚገኝ እጂ-ትልቅ ኃይል ነው። (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) አጠቃላይ መረጃ (እንግሊዝኛ) ስለአቶም መዋቅር የተሰነዘሩ መላምቶች በየዘመኑ (እንግሊዝኛ)"} {"id": "48040", "contents": "ፖዝነኝ (ፖሎንኛ፡- Poznań) በፖሎኝ የሚገኝ ከተማ ነው። 551,627 ሰዎች ይኖሩበታል።"} {"id": "44806", "contents": "ሮዘንቦርግ ቢ.ኬ. በትሮንድኸይም፣ ኖርዌይ የሚገኝ የእግር ኳስ ክለብ ነው። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31673", "contents": "ኮልን (ጀርመንኛ፦ Köln) (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "48257", "contents": "ፒንጉ (Pingu)"} {"id": "52410", "contents": "ቴሌቱቢስ ቴሌቱቢስ (በእንግሊዝኛ: Teletubbies) የብሪቲሽ አኒሜሽን ቴሌቪዥን ትርዒት ነው። ቴሌቱቢስ በ አይኤምዲብ"} {"id": "46248", "contents": "ኮኮብ ዋርስ ወይም ስታር ዋርስ (በእንግሊዝኛ: Star Wars) የጆርጅ ሉካስ በጣም የታወቀ የሳይ-ፋይ ድራማ ተከታታይ ፊልሞች ነው። ቴሌቪዥን ትርዒቶችም እና ቪዲዮ ጌሞችም አሉ። ፊልሞች The Phantom Menace (1999) Attack of the Clones (2002) Revenge of the Sith (2005) A New Hope (1977) The Empire Strikes Back (1980) Return of the Jedi (1983) The Force Awakens (2015) Rogue One (2016) Star Wars: The Clone Wars (2008) ቴሌቪዥን ትርዒት Star Wars: Clone Wars (2003 TV series) Star Wars: The Clone Wars (2008 TV series) Star Wars: Rebels Star Wars Holiday Special ቪዲዮ ጌሞች Star Wars: Battlefront Star Wars: Battlefront II Star Wars: The Old Republic የሌሎች ተከታታይ ፊልሞች እና ጌሞች Lego Star Wars Angry Birds Star Wars Angry Birds Star Wars II Family Guy Star Wars: Blue Harvest Family Guy Star Wars: Something, Something, Something, Dark Side Family Guy Star Wars: It's a Trap! Star Wars: The Force Unleashed Star Wars: The Force Unleashed II Wookieepedia (English)"} {"id": "3589", "contents": "አልጀርስ የአልጀሪያ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 3,917,000 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 1,742,800 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 36°50′ ሰሜን ኬክሮስ እና 03°00′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል።"} {"id": "12557", "contents": "ድኝ ወይም ሰልፈር የንጥረ ነገሮች ሠንጠረዥ ውስጥ ኬሚካዊ ውክሉ S ነው። አቶማዊ ቁጥሩም 16 ነው። ይህም ማለት አንድ የድኝ አቶም 16 ፕሮቶኖች በውስጡ አሉበት። የጥንተ፡ንጥር ጥናት (ኬሚስትሪ) በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ ድኝ የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ። (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "46888", "contents": "ጮሪቲባ እግር ኳስ ክለብ (ፖርቱጊዝኛ: Coritiba Foot Ball Club) ይህ ኩሪቺባ ውስጥ የጀርመን ዝርያዎች በ 1909 የተመሰረተ ብራዚላዊ እግር ኳስ ቡድን ነው. (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "47307", "contents": ""} {"id": "46116", "contents": "አይስ ኧይጅ (በእንግሊዝኛ: Ice Age) ከ2002 እ.ኤ.አ. የሆነ የአሜሪካ አኒሜሽን ፊልም ነው።"} {"id": "41320", "contents": "22 December በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) በዘመነ ማቴዎስ፣ በዘመነ ማርቆስና በዘመነ ሉቃስ ታኅሣሥ 13 ቀን ማለት ነው። በዘመነ ዮሐንስ ግን (ዘመነ ሉቃስ የሥግር ዓመት በመሆኑ) ታኅሣሥ 12 ቀን ላይ ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "12329", "contents": "ፎርብስ ወይም Forbes በአሜሪካ የሚገኝ የህተመት ድርጅት ነው። ይህ ድርጅት በሳምንት ሁለት ጊዜ የሚታተም አለም አቀፍ መጽሄት ያለው ሲሆን የአለማችን ከበርቴዎችን ደረጃ በማውጣት ይታወቃል። ለዚህ ድርጅት ሁነኛ ተፎካካሪ የሆነው ፎርቹን ወይም Fortune የተባለው መጽሄት ሲሆን በታይም ድርጅት ወይም Time inc. ይታተማል።"} {"id": "44794", "contents": "አሪስ የእግር ኳስ ክለብ በቴሳሎኒኪ፣ ግሪክ የሚገኝ የእግር ኳስ ክለብ ነው። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "3231", "contents": "ኒጄር የአፍሪካ አገር ነች። ኒጄር የዓለም ዋና ዩራኒየም ማዕድን ምንጭ በመሆንዋ ከፍ ያለ ሚና አላት። ኒጄር ከዓለም አገራት ሁሉ ለሰው ልጆች ምንጊዜም ከፍተኛው ወላድነት ምጣኔ አላት። በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ ኒጄር የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "3905", "contents": "በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ አማዞን ወንዝ የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ።"} {"id": "3935", "contents": "ቮልጋ ወንዝ (Волга)"} {"id": "22718", "contents": "ኣጠፋሪስ ወይም አስተናግርት (Datura stramonium) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው። (ስሙ ኣጠፋሪስ ከ«እጸ ፋርስ» ጋር የተዛመደ ይሆናል፣ አሁን ግን «እጸ ፋርስ» በተለመደ ለCannabis sativa ያጠቆማል።) (ሌላም ዝርያ Nicandra physalodes ደግሞ «አጠፋሪስ» ተብሏል።) በእርሻዎች ውስጥ በመስክም በጣም ተራ ክረምታዊ አረም ነው። ዘሮቹም ቅጠሎቹም እንደ መድኃኒት ይጠቀማሉ። የተደረቁ የተደቀቁ ቅጠሎች ከቅቤ ጋራ ተቀላቅለው እንደ ፀረ-ሻገቶ ለፎረፎር/የአናት ልክፈት፣ ወይም አንዳንዴም በመልክ ላይ ይጠቀማሉ። ቅጠሎቹ ተደቅቀው ለጥፍ ተደርገው የጭነት ከብት ቁስል፣ ወይም የሰው ቁስል ወይም ጭርት ያክማል። የተፈሉ ዘሮች ፍልፋይ ወይም ቅጠሎች እንፋሎት የጥርስ ሕመም ለማስታገስ ይናፈሳል። ጥቁር ዘሮቹ በጣም ገዳይ መርዛም ናቸው። በጣም ጥቃቅን መጠን ማሳበድ ይችላል። ተክሉ በሙሉ መርዛም ይቆጠራል፣ አይበላም። ^ የዘጌ ልሳነ ምድር ባህላዊ መድሃኒት ጥናት 1999 ዓም ከጥላሁን ተክለሃይማኖት፣ ሚሩጸ ጊዳይ፣ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ^ አማረ ጌታሁን - SOME COMMON MEDICINAL AND POISONOUS PLANTS USED IN ETHIOPIAN FOLK MEDICINE March 1976 እ.ኤ.አ."} {"id": "13031", "contents": "ኢትዮጵያ ውስጥ የሚሰራ የምግብ አይነት ሲሆን፣ የሚሰራውም ከሩዝና ሱጎ ነው። ሩዝ በስጋ ሶስ (ለ3 ሰው) አስፈላጊ ጥሬ ዕቃዎች  3 የቡና ስኒ (300 ግራም) ሩዝ  3 መካከለኛ ጭልፋ (300 ግራም) ጐረድ፣ ጐረድ ተደርጐ የተከተፈ ለስላሳ የበሬ ስጋ  ግማሽ መካከለኛ ጭልፋ የደቀቀ ቀይ ሽንኩርት  1 የሾርባ ማንኪያ የደቀቀ ነጭ ሽንኩርት  2 የሾርባ ማንኪያ የቲማቲም ድልህ  1 የሻይ ማንኪያ በርበሬ  4 የሾርባ ማንኪያ (100 ግራም) የገበታ ቅቤ  ግማሽ የሻይ ማንኪያ ጨው  1 የሻይ ማንኪያ ቁንዶ በርበሬ አዘገጃጀት 1. በደረቅ ብረት ድስት ቅቤውን ማሞቅ፣ በተጓዳኝ ሩዙ እንዲበስል ለብቻው በሌላ ብረት ድስት መጣድ፤ 2. ቅቤው ላይ ስጋውን ጨምሮ መጥበስ፤ 3. ቀይ ሽንኩርቱንና ነጭ ሽንኩርቱን ጨምሮ ውኃው በደንብ እስኪመጥ ማቁላላት፤ 4. የቲማቲም ድልህና በርበሬ መጨመር፤ 5. ጨውና ቁንዶ በርበሬ ጨምሮ መረቅ እንዲኖረው አድርጐ እንዲበስል መተው፤ 6. ሩዙ በስሎ ውኃውን ሲመጥ ወደተዘጋጀው ሶስ ጨምሮ እንዳይቦካ በዝግታ ማማሰል፤ 7. ለገበታ ሲፈለግ በትኩሱ ጐድጐድ ባለ እቃ ማቅረብ፡፡"} {"id": "44689", "contents": "ዌስት ብሮምዊች አልቢዮን በእንግሊዝ የሚገኝ እግር ኳስ ክለብ ሲሆን የተመሠረተው በ1878 እ.ኤ.አ. ነው። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "17472", "contents": ""} {"id": "4763", "contents": "1 January 1781 - 8 September 1781 እ.ኤ.ኣ. = 1773 ዓ.ም. 9 September 1781 - 31 December 1781 እ.ኤ.ኣ. = 1774 ዓ.ም."} {"id": "10383", "contents": "ድንች ፡ (ሮማይስጥ፦ Solanum tuberosum) መጀመርያ በቅድመ-ታሪክ የታረሰ በፔሩ አገር ደቡብ አሜሪካ ነበር። ከ1500 ዓም በፊት በአውሮፓ አልታወቀም። በጣም ጠቃሚ የሆነውን የድንች ዘር ወደ ኢትዮጵያ መጀመርያው በ19ኛው ክፍለ ዘመን ያመጡት የጀርመን ተወላጅ ዶ/ር ጆርጅ ቪልሄልም ሺምፐር ነበሩ። (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "50655", "contents": "ሳአድኢኮፍ ሶጁኒ (በሩሺይኛ:Садыков Союн Касумович) — የሩስያ ፖለቲከኛ. ሳአድኢኮፍ ሶጁኒ ከጂዮርጂያ. በእ.ኤ.አ. የካቲት ፳፮ 26 1960 ተወለደ። ስፖርተኛ ነው ሶቪዬት_ሕብረት. በሪል እስቴት ሥራ ላይ ተሰማርቶ. ሥራ ላይ ተሰማርቶ ፖለቲከኛ. ^ https://noev-kovcheg.ru/mag/2006-12/273.html ^ https://www.rostov.kp.ru/daily/press/detail/13961/ ^ https://www.sknews.ru/rubriki/raznoe/13001-intervju-s-prezidentom-fnka-azerros.html ^ http://old.mospravda.ru/issue/2011/08/26/article28744/ ^ https://vedomosti-ua.com/90128-okolopoliticheskie-igry-kremlya-soyun-sadykov-kak-istochnik-vneshney-politiki-kremlya-na-territorii-postsovetskogo-prostranstva.html ጣቢያው (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "48622", "contents": "ፕትኬርን ደሴቶች በፖሊኔዥያ የሚገኙ የዩናይትድ ኪንግደም ባሕር-ማዶ ጥግኝ ግዛት ነው። አሁን 57 ሰዎች ብቻ ይኖሩበታል። እነኚህ ሁሉ የባውንቲ መርከብ ሽፍጣዎችና የታሂቲ ሰቶች ተወላጆች ናቸው። ቋንቋዎቻቸውም እንግሊዝኛና ፕትኬርንኛ ናቸው። ሁላቸው የ፯ኛው ቀን አድቬንቲስት ቤተክርስቲያን አባላት ናቸው።"} {"id": "44414", "contents": "ኤዲንቦሮ (እንግሊዝኛ፦ Edinburgh) የስኮትላንድ ከተማ ነው። የሕዝቡ ቁጥር 482,640 አካባቢ ነው።"} {"id": "18317", "contents": "ኩችኔታ በሁለት እቃወች መካከል ቀጥተኛ ወይም ተሽከርካሪ እንቅስቃሴ እንዲኖር የሚያስችሉ ማሽኖች ናቸው። How Bearings Work - Animations and functioning How Bearings Work - - Animations on www.mechanismen.be Early Bearing Failure Detection - Case study Catalogs, CAD files and more Bearings information from Bosch Rexroth"} {"id": "4195", "contents": "እስላም ሙስሊሙን አሊያም ሙስሊሚን ነው ፣ ሙስሊማ አንስታይ ሲሆን የርሱ ብዙ ቁጥር ሙስሊማት ነው። ኢስላም إِسْلَٰم ደግሞ ዲኑ ሲሆን 8 ጊዜ ተወስቷል። ወጅህ وَجَّهْ ሁለንተናን አሊያም ህላዌን የሚያሳይ ሲሆን የቃል ትርጉሙ *ፊት* ማለት ነው፣ አንድ ሰው ሁለንተናውን ለአላህ ሲሰጥ ታዛዥ፣ ተገዥ፣ አምላኪ ይባላል፣ ይህ በአረቢኛ *ሙስሊም* ማለት ነው፦ 2:112 እርሱ በጎ ሠሪ ኾኖ ፊቱን وَجْهَهُ ለአላህ የሰጠ أَسْلَمَ ሰው ለርሱ በጌታው ዘንድ ምንዳው አለው፡፡ በነሱም ላይ ፍርሃት የለባቸውም፤ እነሱም አያዝኑም፡፡ 4:125 እርሱ መልካም ሰሪ ሆኖ ፊቱን وَجْهَهُ ለአላህ ከሠጠ أَسْلَمَ እና የኢብራሂምን መንገድ ቀጥተኛ ሲሆን፣ ከተከተለ ሰው፣ ይበልጥ ሃይማኖቱ ያማረ ሰው ማነው?"} {"id": "7607", "contents": "1 January 375 - 30 August 375 እ.ኤ.ኣ. = 367 ዓ.ም. 31 August 375 - 31 December 375 እ.ኤ.ኣ. = 368 ዓ.ም."} {"id": "49293", "contents": "ጀት ሊ (1955 አም ተወለደ) ዝነኛ ቻይናዊ የኩንግ-ፉ ፊልም ተዋናይ ነው። አሁን በሲንጋፖር ይኖራልና ኡእሲንጋፖር ዜጋ ሆኗል። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "2787", "contents": "ደቡብ ኮርያ (대한민국 / 大韓民國 / Dae Han Min Guk(ዴ ሐን ሚን ጉግ) / የኮርያ ሬፑብሊክ).በ ምስራቃዊው የእስያ ክፍል እምትገኝ ሀገር ናት። ከሰሜን ኮርያ በስተቀር በየብስ እሚያዋስናት አገር የላትም። ደቡብ ኮሪያ የተባባሪ መንግሥታት አባል ቢሆንም፣ ከአንዱ ሌላ አባል እርሱም ስሜን ኮርያ ዲፕሎማቲክ ተቀባይነት የለውም። 대한민국 (大韓民國 : Dae Han Min Guk) / የኮርያ ሬፑብሊክ 한국 (韓國: Han Guk)(ሃን ጉክ) / ኮርያ 남한 (南韓) (ናም ሃን) / ደቡብ ኮርያ 1950. 6. 25. ~ 1953. 7. 27. (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "12248", "contents": "መሬት (ምልክት፦)"} {"id": "46144", "contents": "ማርትን ሽክረሊ የመድኃኒት ነጋዴ ነው። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "5015", "contents": "1 January 1655 - 8 September 1655 እ.ኤ.ኣ. = 1647 ዓ.ም. 9 September 1655 - 31 December 1655 እ.ኤ.ኣ. = 1648 ዓ.ም."} {"id": "2643", "contents": "የሌላንድ ስታንፎርድ ጁኒየር ዩኒቨርስቲ (Leland Stanford Junior University) (በቀላሉ ስታንፎርድ ዩኒቨርስቲ ተብሎ የሚታወቅ) በስታንፎርድ ካሊፎርኒያ ዩናይትድ ስቴትስ የሚገኝ ዩኒቬርሲቴ ነው። በ1884 ዓ.ም. ተከፈተ። (ይህ ትምህርት ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "3679", "contents": "ቴጉሲጋልፓ (Tegucigalpa) የሆንዱራስ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 1,436,000 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 1,248,300 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 14°05′ ሰሜን ኬክሮስ እና 87°14′ ምዕራብ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል። ስፓንያውያን ከተማውን በቆየው ኗሪዎች መንደር ላይ በ1570 ዓ.ም. ሠሩ። ስሙ ከናዋትል 'ተጉዝ-ጋልፓ' (ወይም 'የብር ኮረብቶች') ተነሣ።"} {"id": "37981", "contents": "ኤቢ ማሪያ ከማርጎ (ፖርቱጊዝኛ፦ Hebe Maria Camargo) የብራዚል ቴሌቪዥን ተዋናይ እና ዘፋኝ ነበሩ። ባለውፈው መስከረም 19 2005 ዓ.ም. 83 ዓመታት ሲሆኑ አርፈዋል።"} {"id": "1971", "contents": ""} {"id": "47507", "contents": "አሾካ ከ277 ስከ 240 ዓክልበ. ድረስ የሕንድ አገር ማውርያ መንግሥት ንጉሥ ነበር። በ271 ዓክልበ. ግድም የቡዲስም ተከታይ ሆነና በ264 ዓክልበ. በተለይ የሚታወቅባቸው የአሾካ አዋጆች አወጣ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "19281", "contents": "የብርሃን ስብረት እምንለው የብርሃን ጨረር ካንድ ብርሃን አሳላፊ ወደ ሌላ አሳላፊ አካል ሲጓዝ የሚገጥመውን የመጉበጥ ሁናቴ የሚወክል ጽንስ ሃሳብ ነው። ይህ የመጉበጥ ሁናቴ በስኔል ህግ እንዲህ ሲባል በሒሳብ ቋንቋ ይገለጻል፦ n 1 sin ⁡ θ 1 = n 2 sin ⁡ θ 2   . {\\displaystyle n_{1}\\sin \\theta _{1}=n_{2}\\sin \\theta _{2}\\ .} እዚህ ላይ θ 1 {\\displaystyle \\theta _{1}} በብርሃኑ ጨረርና በአንደኛው ብርሃን አስተላላፊ አካል ቀጤ ነክ መካከል ያለውን ማዕዘን ሲዎክል θ 2 {\\displaystyle \\theta _{2}} ደግሞ በሁለተኛው አካል ቀጤ ነክና በብርሃኑ ጨረር መካከል ያለውን ማዕዘን ይወክላል። n1 እና n2 የብርሃን አስተላላፊዎቹ የስብራት ውድር ናቸው፣ n = 1 ለጠፈር ሲሆን n > 1 ደግሞ ለማናቸው ብርሃን አስተላላፊና በከፊል አስተላላፊ ቁስ አካሎች የሚሆን ነው። አንድ ጨረር ከአንድ አካል ወጥቶ ወደሌላ አካል ሲገባ የጨረሩ የሞገድ ርዝመትና የብርሃን ፍጥነቱ ይቀየራል። ሆኖም ግን ድግግሞሹ ባለበት ይጸናል። ያ ጨረር ለሚገባበት አካል ገላ ቀጤ ነክ ካልሆነ የሞገድ ርዝመቱ ወይም ፍጥነቱ መቀየር ብርሃኑ እንዲጎብጥ ወይም አቅጣጭ እንዲቀይር ያደርገዋል። አንድ መኪና አንድ ጎን ጎማዎቹ ቀጥ ቢሉና ሌሎች ጎን ጎማዎቹ ቢሽከረከሩ ሳይወድ በግድ እንደሚታጠፍ ነው። የብርሃን አቅጣጫ መቀየር የብርሃን ስብረት በመባል ይታወቃል።"} {"id": "52348", "contents": "ማዳጋስካር (ኔትፍሊክስ: Madagascar) ከ2005 እ.ኤ.አ የአሜሪካ ካርቶን ፊልም ነው። ከጊዜ በኋላ፣ ቤን ስቲለር እንደ አሌክስ ክሪስ ሮክ እንደ ማርቲ ዴቪድ ሽዊመር እንደ መልማን ጃዳ ፒንኬት ስሚዝ እንደ ግሎሪያ ሳቻ ባሮን ኮኸን እንደ ንጉሥ ጁሊየን XIII ሴድሪክ ዘ ኢንተርቴይነር እንደ ሞሪስ አንዲ ሪችተር እንደ ሞርት ቶም ማክግራዝ እንደ ስኪፕፐር ክሪስ ሚለር እንደ ኮዋልስኪ ጄፍሪ ካትዘንበርግ እንደ ሪኮ ክሪስቶፈር ኪንግህትስ እንደ ፕሪቫተ ^ \"Madagascar (2005)\". catalog.afi.com. American Film Institute. በ19 August 2021 የተወሰደ. ^ ሀ ለ ሐ \"Madagascar (2005) - Financial Information\". The Numbers. በNovember 4, 2021 የተወሰደ. ማዳጋስካር በ አይኤምዲብ ማዳጋስካር በ ሮተን ቶማቶእስ ማዳጋስካር በ ሜታክሪቲክ ማዳጋስካር በ AllMovie ማዳጋስካር በ ዘ ቢግ ካርቱን ዳታቤዝ ማዳጋስካር በ ቦክስ ኦፊስ ሞጆ"} {"id": "13335", "contents": "አማኑኤል ካንት ( Immanuel Kant) ከ(1724-1804) የነበረ ጀርመናዊ ፈላስፋ ሲሆን በምስራቃዊ ፕሩሲያ፣ ኮይንበርግ ከተማ ተወልዶ፣ ከዕለተ ውልደቱ እስከ እለት ሞቱ ከኮይንበርግ 50 ማልይ በላይ ሳይሄድ በዛች በትወሰነች ከተማ ኑሮውን መርቷል። ካንት በርግጥ ውጫዊ ህይወቱ ብዙ ለውጥ ያልታየበት ቢሆንም፣ በአስትሳሰብ ግን የዘመኑን ፍልስፍና ከስር-መሰረቱ ቀይሯል። \"ቀኝ\" እና \"ግራ\" በኅዋ ውስጥ እንዴት ሊለዩ ይችላሉ የሚለውን ጽሁፍ በ1770 ለዶክትሬቱ መመረቂያ ካቀረበ ጀምሮ ለዘመናዊ ፍልስፍና ያለመታከት ብዙ ጽሁፎችን አቅርቧል። በነዚህ ጽሁፎች ውስጥ የካንት መሪ ሃሳብ \"ማንኛውም የሰው ልጅ እውቀት ከበስተጀርባው የሰው ልጅን አእምሮ በተነሳሽ (active) ተሳታፊነት ያጠይቃል\" የሚል ሲሆን፣ በርግጥ ይህ አስተሳሰብ ቀላል መስሎ ቢታይም ውስጡ ግን ብዙ ከባድና የተወሳሰቡ ጽንሰ ሃሳቦችን በመያዙ ከሱ በኋላ ለተነሱ ፈላስፋወች የሃሳብ ውቅያኖስ በመሆን እስካሁን ዘመን ድረስ በሱ ስራ ላይ ጥናት ይካሄዳል። በ1781 እና በ1787 ባሳተመው የንጹህ አምክንዮ ትችት (ጀርመንኛ፡ Kritik der reinen Vernunft) መጽሃፉ ላይ፣ የሂሳብ፣ ሳይንስ እና ስነ ውን እውነታወችን ለመገንዘብ የሚያስፈልጉን ቅድመ ነገሮች ምንድን ናቸው? የሚለውን ጥያቄ ባማንሳት የተሟላ መልስ ለመስጠት ሞክሯል። ካንት የሰውን ልጅ ግንዛቤ በሁለት ከፍሏል፣ እነሱም ቀዳሚ (ማለት ከተሞክሮ ውጭ የሚታወቅ እውነት (a priori or analytic)) እና ተከታይ(ፍልስፍና) (ማለት ከተሞክሮ በኋላ የሚገኝ እውቀት (a posteriori))"} {"id": "46084", "contents": "ሽረክ (በእንግሊዝኛ: Shrek) ከ2001 እ.ኤ.አ የአሜሪካ ካርቶን ፊልም ነው። ከጊዜ በኋላ፣ ሶሥት ሌሎች ፊልሞች በሲኒማዎች ነበሩ (ሽረክ 2 (2004 እ.ኤ.አ)፣ ሽሬክ ሶስተኛው (2007 እ.ኤ.አ) እና ሽሬክ ፎሬቨር አፍተር (2010 እ.ኤ.አ)።"} {"id": "49038", "contents": "የአለም ባንክ (እንግሊዝኛ፦ World Bank) በዋሺንግተን ዲሲ የተመሠረተ ድርጅት ሲሆን ሁለት ክፍሎች አሉት። እነርሱም አለም አቀፍ የግንባታና የልማት ባንክ (IBRD) እናም አለም አቀፍ የልማት ማኅበር (IDA) የተባሉት ናቸው። (ይህ ድርጅት ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "3680", "contents": "ቡዳፔስት የሀንጋሪ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 2,597,000 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 1,769,500 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 47°30′ ሰሜን ኬክሮስ እና 19°03′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል። በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ Budapest የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ።"} {"id": "47083", "contents": "የአራቱ ቄሣሮች ዓመት በሮሜ መንግሥት ታሪክ አራት ቄሣሮች በየተራቸው የተነሱበት ዓመት ወይም 69 እ.ኤ.አ. ነበር። እነኚህም አራት ቄሣሮች ጋልባ፣ ኦጦ፣ ዊቴሊዩስና ቤስጳስያን ናቸው። በኢትዮጵያ አቆጣጠር የነባሩ ቄሣር ኔሮን ራሱን ከገድለበት ወቅት ከሰኔ ወር 60 ዓም ጀምሮ ቤስጳስያን እስካሸነፈበት ወቅት እስከ ታኅሳስ 62 ዓም ድረስ የነበረው ብሔራዊ ጦርነት ማለት ነው። 1. ጋልባ - ፯ ወር ቆየ - በሰኔ 60 ዓም በኔሮን ያመጹ ክፍላገራት፦ ጋሊያ፣ ሂስፓኒያ 2. ኦጦ - ፫ ወር ቆየ - በጥር 61 ዓም የሉሲታኒያ አገረ ገዥ ሲሆን ከሮሜ ሥራዊት ጋር በጋልባ አመጸ 3. ዊቴሊዩስ - ፰ ወር ቆየ - በጥር-ሚያዝያ 61 ዓም በኦጦ ያመጹ ክፍላገራት፦ ጌርማኒያ፣ ጋሊያ፣ ራይቲያ፣ ብሪታኒያ 4. ቤስጳስያን - ከሐምሌ 61-ታህሳስ 62 ዓም በዊቴልዩስ ያመጹ ክፍላገራት፦ ሶርያ፣ ይሁዳ፣ ግብጽ፣ ሞይስያ፣ ድልማጥያ፣ ፓኖኒያ ኔሮን ጋልባ ኦጦ ዊቴልዩስ ቤስጳስያን"} {"id": "11083", "contents": "በቆሎ (ሮማይስጥ፦ Zea mays) መጀመርያ በቅድመ-ታሪክ በመካከለኛ አሜሪካ የተደረጀ የእህል አይነት ነው። ከ1500 ዓም በኋላ ወደ ሌሎቹ አህጉራት ተስፋፋ። ቅንጣት ፍሬው ከስንዴ እጅግ እስከሚበልጥ ድረስ በመዝራት ተለማ። የተለመደበት ወገን ወይም አውሬ በቆሎ ቴዮሲንቴ (Zea) የተባሉት የሣር ዝርዮች ናቸው። የቴዮሲንቴ ተክል ግን አንድያ አነስተኛ ቅንጣት ብቻ ያወጣ ሲሆን፣ በዘመናት ላይ የሜክሲኮ ኗሪዎች በግብርና ዘደዎች ጠቀሜታውን ዕጅግ አስፋፉ። በሥነ ሕይወት ጥናት ዘንድ በሣር አስተኔ ውስጥ የበቆሎ ቅርብ ዘመዶች ማሽላ እና ሸንኮራ ኣገዳ ናቸው። Zea mays \"fraise\" Zea mays 'Oaxacan Green' Zea mays 'Ottofile giallo Tortonese' ደግሞ ይዩ፦ ሦስቱ እኅትማማች"} {"id": "48590", "contents": "ኢዊ አዳሙ (ግሪክኛ፦ Ήβη Αδάμου) (1993 እ.ኤ.አ.፣ ቆጵሮስ) የቆጵሮስ ዘፋኝ ነች። 2011፥ Σαν ενα Όνειρο"} {"id": "18669", "contents": "ሄንሪ አዳምስ (እ.አ.አ. ከ1838-1918) ታዋቂ አሜሪካዊ ደራሲ ነው። በዋናነት እንግሊዝኛ: Democracy: An American Novel በተሰኘው ስራው ይታወቃል። ‎የአሜሪካዊ ደራሲያን ዝርዝር (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "4344", "contents": "1 January 2007 - 11 September 2007 እ.ኤ.ኣ. = 1999 ዓ.ም. 12 September 2007 - 31 December 2007 እ.ኤ.ኣ. = 2000 ዓ.ም."} {"id": "10483", "contents": "ኢንድራ ጋንዲ የቀድሞ የሕንድ ጠ/ሚኒስትር ነበሩ።"} {"id": "47089", "contents": "የጋዝ ብርሃን ማድረግ በዘመናዊ ምዕራባውያን ፖሊቲካ ዘይቤ ሲሆን በአጠቃላይ «ማታለል» ማለት ነው። በተለይ «የጋዝ ብርሃን ማድረግ» አንድ ድርጊት አልተደረገም ብሎ ለማስመስል ማለት ነው። ተደረገ እንጂ የሚሉ ሁሉ ከዚያ እንደ እብዶች ወይም እንደ ተሳቱ ደግሞ ማስመስል ነው። የዘይቤው መነሻ ከአንድ 1930 ዓም ድራማ በእንግሊዝኛ «የጋዝ ብርሃን» መጣ። በዚህ ድራማ (በኋላም በ1936 ዓም ፊልም)፣ አንድ ውሸታም ባል ሚስቱን በጣም ረቂቅ በሆነ በጋዝ ብርሃን ያታላታል።"} {"id": "15814", "contents": "ዓፄ ገላውዴዎስ ከጥቅምት ፳፯ ቀን ፲፭፻፴፫ ዓ/ም እስከ መጋቢት ፳፯ ቀን ፲፭፻፶፩ ዓ/ም ድረስ የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት ነበሩ። ግዛታቸው በኢትዮጵያና አዳል ጦርነት ጊዜ ነበር። ዓፄ ገላውዴዎስ የስቅለተ ዓርብ ዕለት በአዋሽ አካባቢ ከአዳሉ አሚር ኑር ጋር በተደረገው ጦርነት ላይ ተወግተው ሞቱ። በዚሁ ጦርነት ላይ የደብረ ሊባኖስ እጨጌ ዮሐንስም ሕይወታቸውን አጥተዋል። የታሪኩ ምሑር ሪቻርድ ፓንክኸርስት፣ አሚር ኑር የንጉሠ ነገሥቱን ጭንቅላት ወደይፋቱ ሡልጣን ሳዳዲን እንደላከው ለመረጃ የሐረርን ዜና መዋዕል ይጠቅሳሉ። መርስዔ ኀዘን ወልደ ቂርቆስ፣ ዕለታዊ የታሪክ ድርጊት - የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን የመጀመሪያው ፓትረያርክ (፲፱፻፶፩ ዓ/ም) (እንግሊዝኛ)Richard K. P. Pankhurst. The Ethiopian Royal Chronicles. Addis Ababa: Oxford University Press, 1967. (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "45014", "contents": "ኒኮላውስ ኮፐርኒኩስ (ፖልኛ፦ Mikołaj Kopernik ሚኮላይ ኮፒርንክ) (1465-1535 ዓ.ም.) በፖላንድ ኣገር የተወለደ የሥነ ፈለክ ሳይንቲስት ነበር። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "17555", "contents": "ህሊና ጥሩና መጥፎን (ትክክልና ስህተትን) መለየት የሚችል የአዕምሮ ክፍል ነው። አንድ ሰው ለአንድ ድርጊት ከሚሰጠው ዋጋ አንጻር ይመጣል። ይህ ማለት አንድ ግለሰብ ያለውንና ያመነበትን የሥነ ምግባር ዋጋ ጥሶ በተቃራኒ ሲሄድ የራሱ አዕምሮ እንዲወቅሰው የሚያደርገው የዚያ ሰው ህሊና ነው ይባላል። ደግሞ ይዩ፦ የኅሊና ነፃነት (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31087", "contents": "[[File:|250px| right| thumb|አሻሪድ-አፒል-ኤኩር]] አሻሪድ-አፒል-ኤኩር ከ እስከ ዓክልበ. የአሦር ንጉሥ ነበረ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "3400", "contents": "ፈረንሳይኛ (français, la langue française) ከሚናገርባቸው አገራት መኃል: ፈረንሳይ፣ ስዊዘርላንድ፣ ቤኒን፣ ካሜሩን፣ ኮንጎ ሪፑብሊክ፣ ኮንጎ ዲሞክራቲክ ሪፑብሊክ፣ ጅቡቲ፣ ጋቦን፣ ማዳጋስካር፣ ማሊ፣ ሞሪታኒያ፣ ኒጄር፣ ሴኔጋል፣ ቻድ፣ ቶጎ፣ ... እንደ ሌሎቹ ሮማንስ ቋንቋዎች፣ የፈረንሳይኛ አመጣጥ ከሮማይስጥ ነበር። ከሷዴሽ ዝርዝር 207 ዘመናዊ ፈረንሳይኛ ቃላት፣ 161 ወይም 78% በቀጥታ ከሮማይስጥ ቃላት ተደረጁ። ከተረፉትም 46 ቃላት መኃል፤ 10 ቃላት ወይም 5% ከፍራንክኛ (ጀርማኒክ) መጡ፦ bois /ቧ/ (ደን)፤ cracher /ክራሼ/ (መትፋት)፤ gratter /ግራቴ/ (መጫር)፤ marcher /ማርሼ/ (መራመድ)፤ tomber /ቶምቤ/ (መውደቅ)፤ flotter /ፍሎቴ/ (መስፈፍ)፤ bruler /ብሩሌ/ (መቃጠል)፤ blanc /ብላንክ/ (ነጭ)፤ sale /ሳል/ (እድፋም)፤ gauche /ጎሽ/ (ግራ) 1 ቃል ወይም 1% ከጋውልኛ (ኬልቲክ) መጣ፦ petit /ፕቲ/ (ትንሽ)። የተረፉት 35 ቃላት ወይም 17% የመጡ ከሮማይስጥ ሲሆን፣ ከሮማይስጥ አዲስ ትርጉም ተሰጡ። ደግሞ ይዩ፦ wikt:Wiktionary:የፈረንሳይኛ_ቅድመ-ታሪካዊ_አመጣጥ_-_ሷዴሽ_ዝርዝር የፈረንሳይኛ ውክፔዲያ አለ!"} {"id": "22644", "contents": "ቅምቦ ወይም ጦቢያ (Calotropis procera) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው። ቊጥቋጦ ወይም አነስተኛ ዛፍ፣ ወፍራም ልጥ፣ ታላቅ ቅጠል አለው። በቆላ ከ1500m በታች ተራ ነው። በዚህም ውስጥ ደረቅ፣ አሸዋማ ፈሳሽ መውረጃ ይመርጣል። ላስቲኩ ባጠቃላይ ለሰውም ሆነ ለከብት እንደ መርዝ ይቆጠራል። እንስሶች አይበሉትም። ሆኖም፣ ቅጠሉና ቅርንጫፎቹ በመሬት ላይ ለአንድ ሌሊት ቢደረቁ፣ ለከብት መኖ ጸጥ ይላል። ላስቲኩ የልብ ሽባነት ያደርጋል። እንድ መድሃኒት ለቁምጥና ተጠቅሟል። አረንጓዴ ቅጠሉ በአፍአዊ አምቅ ማበጥን ለመቀነስ ተጠቅሟል። ሥሩም እንደ ቶኒክ፣ ለአባላዘር በሽቶች ወይም ለእባብ ነከስ እንደሚረዳ ተብሏል። ^ አማረ ጌታሁን - SOME COMMON MEDICINAL AND POISONOUS PLANTS USED IN ETHIOPIAN FOLK MEDICINE March 1976 እ.ኤ.አ. ^ እስክዳር አበበ - የደባርቅ ባህላዊ ሕክምና 2003 ዓም አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ"} {"id": "50661", "contents": "ሊጁቦቲን የዩክሬን ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 23 613 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 20 887 ሆኖ ይገመታል። ^ http://kh.ukrstat.gov.ua/index.php/chyselnist-naselennia-shchomisiachna-informatsiia"} {"id": "46559", "contents": "ምሥራቅ ጀርመን ከ1942 ዓም እስከ 1983 ዓም ድረስ በአውሮጳ የነበረ ታሪካዊ አገር ነበር። በ1983 ዓም የጀርመን ዳግመኛ መወሐድ በተከሠተበት ወቅት፣ ከምዕራብ ጀርመን ጋራ ዘመናዊው አገር ጀርመን ተፈጠረ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "6860", "contents": "1 January 744 - 1 September 744 እ.ኤ.ኣ. = 736 ዓ.ም. 2 September 744 - 31 December 744 እ.ኤ.ኣ. = 737 ዓ.ም."} {"id": "16128", "contents": "ባህር ትልቅ የውሀ አካል ሲሆን በአብዛሀኛው ጊዜ ከውቅያኖስ ጋር የሚዋሰን ይሆናል። በተለምዶ ውቅያኖሶችም ባህር ተብለው የሚጠሩ ሲሆን መጠኑ እጅግ የተለቀ እና ተፈጥሯዊነቱን ያጣ ሀይቅም ባህር ሊባል ይችላል። ቀይ ባህር"} {"id": "41249", "contents": "22 November በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) በዘመነ ማቴዎስ፣ በዘመነ ማርቆስና በዘመነ ሉቃስ ኅዳር 13 ቀን ማለት ነው። በዘመነ ዮሐንስ ግን (ዘመነ ሉቃስ የሥግር ዓመት በመሆኑ) ኅዳር 12 ቀን ላይ ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "15651", "contents": "ፀጉር በፕሮቲን የበለጸገ follicles ከተባለ የሰውነት ክፍል ማደግ የሚጀምር አካል ነው። ይህ አካል በተለይም ኬራቲን (keratin) ከተባለው የፕሮቲን አይነት የተገነባ ነው። በአብዛሃኛው ጊዜ ፀጉር የአጥቢ እንስሳት መለያ ቢሆንም በአንዳንድ ነፍሳት ላይ ይታያል፤ ይህ ግን በሳይንስ ፀጉር አይባልም። ጽጉር በእጅ ሲጐተት ከአይን እስከሚታይ ድረስ ያለመረዘሙ ለወንዶች የሚለው ደንብ፣ የተነሣ በፍትሐ ነገሥት ቀኖኖች ይገኛል (፶፩፣ 1800)፤ «ጠጉርህ በአፍኣ በውጭ አይታይ» (ኢያስተርኢ ሥዕርትከ በአፍኣ) ሲል፤ በ1958 ዓም በብርሃንና ሰላም በታተመው በድሮ ፎቶ ኦፍሴት አማርኛ ነጥቦች ዘንድ፣ ይህ ማለት በገዛ እጅህ ተጎትቶ የራስህ ጽጉር ወይንም ሪዝህ በአይንህ እንዳይታይ የሚል ደንብ ነበር። (አለበለዚያ ለናዝራዊ ወይም ለባሕታዊ ለመኖኩሴ ግን የተፈጥሮ ጉንጉኖች ሥርዓት ከሙሴ አለ።) በእስልምና መጻሕፍት በተለይ ለጥቁሮች የተለየ ልምድ ኖሯል፣ በዚህም በኩል የወንድ ጸጉር ከጆሮ ይልቅ እንዳይዘረጋው የሚል ነው። ጆሮ ዓይን አፍ ጥርስ አፍንጫ እግር እጅ ቆዳ"} {"id": "31789", "contents": "እስክንድርያ ወይንም አሌክስዳንድርያ በ331 ዓክልበ. በታላቁ እስክንድር የንግድ ማዕከል ለመሆን የተመሰረተች የጥንቱ ዘመን ታላቅ ከተማ ነበረች። በግብጽ አገር በግሪኮች የተመሰረተችው ይች የባህር ጠረፍ ከተማ በዘመኑ በምድር ላይ ከነበሩት ሁሉ ታላቅ የነበረውን የእስክንድርያ ቤተ መጻሕፍት በመያዝ ትታወቃለች። ስለሆነም ብዙ ስማቸው እስካሁን የሚጠሩ የግሪክ ተመራማሪዎች በዚች ከተማ ኖረዋል። ታዋቂው የጂዎሜትሪ ተማሪ ዩክሊድ በዚች ከተማ ይኖር እንደነበር ይጠቀሳል። በሌላ ጎን የጥንቱ ዘመን አለም አቀፍ አሰድናቂ የሚባለው የባህር ፋኖስ በዚሁ ከተማ ይኖር ነበር። እስክንድርያ፣ ከተቆረቆረ ጀምሮ ለሚቀጥሉት 1000 ዓመታት የግብፅ ዋና ከተማ በመሆን አገልግሏል። በኋላ ግብጽ በመስሊሞች ስትወረር ዋና ከተማው ወደ ፉስታት ካይሮ ተዛወረ። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "49852", "contents": "ኮርዶባ (እስፓንኛ፦ Córdoba) የእስፓንያ ከተማ ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "49116", "contents": ""} {"id": "48901", "contents": "ጋጥመ-ብዙ (Arthropoda) የእንስሳት ክፍለስፍን ነው። 1,200,000 ዝርዮች አሉበት። በክፍለስፍኑ ውስጥ አሁን የሚኖሩት መደቦች እነዚህ ናቸው፦ የሸረሪት መደብ Chelicerata - ሸረሪት፣ ጊንጥ፣ መዥገር፣ ኮቴ ሠርጣን ወዘተ. የአምሳግር መደብ Myriapoda - አምሳ እግር፣ ሺ እግር ወዘተ. የሸርጣን መደብ Crustacea - ሸርጣን፣ ጐርምጥ፣ ሸርጥ ዓሣ ወዘተ. የሦስት አጽቄ መደብ Hexapoda - ሦስት አጽቄ ወዘተ."} {"id": "46307", "contents": "thumbnail አንግሪ በርድዝ ከፊንላንድ ተከታታይ ቪዲዮ ጌሞች ነው። ደግም የቴሌቭዥን እና የፊልሞች ተከታታዮች አለ። ጌሞች አንግሪ በርድዝ፣ አንግሪ በርድዝ ሲዘንስ፣ አንግሪ በርድዝ ሪዮ፣ አንግሪ በርድዝ ጓደኛዎች፣ አንግሪ በርድዝ ስፔስ፣ አንግሪ በርድዝ ኮከብ ዋርስ፣ አንግሪ በርድዝ ኮከብ ዋርስ II፣ አንግሪ በርድዝ ጎ!፣ አንግሪ በርድዝ ኤፒክ፣ አንግሪ በርድዝ ትራንስፎርመርዝ፣ አንግሪ በርድዝ ፋይት!፣ አንግሪ በርድዝ II፣ አንግሪ በርድዝ አክሽን! Spin-offs ባድ ፒጊስ፣ አንግሪ በርድዝ ስቴላ፣ አንግሪ በርድዝ ፖፕ ፊልሞች እና ቴሌቪዥን የአንግሪ በርድዝ ፊልም (2016) የካርቱን ተከታታይ Angry Birds Toons፣ Piggy Tales፣ Angry Birds Stella"} {"id": "10484", "contents": "ሮናልድ ሬገን 40ኛው የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ሲሆኑ በይበልጥ የሚታወቁት የኮሙኒስት ሶቭየት ኅብረትና የምዕራቡን ፍጥጫ ወይም ቀዝቃዛውን ጦርነት በማብቃታቸው ነው።"} {"id": "4696", "contents": "ካሹብኛ (kaszëbsczi jãzëk) በስሜን ፖላንድ በ50,000 ሰዎች የስላቪክ ቋንቋዎች ቤተሠብ አባል ነው። በጥንት ከተናገረው ፖመራንኛ ወጥቶ ከፖላንድኛ በጣም ቢለይም በፖላንድ ውስጥ እንደ ራሱ ቋንቋ ከቅርብ በፊት አልተቆጠረም። በካሹብኛ መጀመርያ የተጻፉት ሰነዶች ከ1600 ዓ.ም. አካባቢ ናቸው። የዛሬው አጻጻፍ በ1871 ዓ.ም. ቀረበ። የካሹብኛ ውክፔዲያ አለ!"} {"id": "48231", "contents": "ካልምኪያ በሩሲያ ውስጥ የሚገኝ ክፍላገር («ሪፐብሊክ») ነው።"} {"id": "40239", "contents": "መስጴጦምያ (ከግሪክኛ፦ Μεσοποταμία /መሶፖታሚያ/፣ «ከወንዞች መካከል ያለችው አገር») ከጤግሮስ ወንዝ እና ከኤፍራጥስ ወንዝ መካከል ያሉት አገሮች ሁሉ ማለት ነው። አሁን ይህ አቅራቢያ በኢራቅ፣ ሶርያና ቱርክ ይከፋፈላል። በጥንት ሱመር፣ አካድ፣ ባቢሎን፣ አሦር፣ አራምና ሌሎችም ልዩ ልዩ መንግሥታት በነዚህ ወንዞች መካከል ይገዙ ነበር።"} {"id": "48770", "contents": "መካከለኛ አፍሪካ በአፍሪካ መካከል ያለው አውራጃ ነው። በተመድ ትርጒም፣ 11 አገራት ይጥቅልላል፣ እነርሱም አንጎላ፣ ካሜሩን፣ የመካከለኛው አፍሪካ ሪፐብሊክ፣ ቻድ፣ ኮንጎ ሪፐብሊክ፣ ኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ፣ ኢኳቶሪያል ጊኔ፣ ጋቦንና ሳን ቶሜና ፕሪንሲፔ ናቸው። በሌላ በተለምዶ ትርጉሞች፣ «ማዕከለኛ አፍሪካ» ማለት ቻድ፣ የመካከለኛው አፍሪካ ሪፐብሊክ፣ ኮንጎ ዲኦክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሲሆኑ፣ ርዋንዳና ቡሩንዲ ደግሞ፣ አንዳንዴም ዛምቢያ ወይም ደቡብ ሱዳን ይጨመራሉ።"} {"id": "31458", "contents": "የቻይና አመት መቁጠሪያ የቻይና ልማዳዊ ጊዜ አቆጣጠር ሲሆን ዛሬም የግሬጎሪያን ካሌንዳር ደግሞ በሰፊ ይጠቀማል። በቻይናዊ አቆጣጠር የዓመቱ መጀመርያ ከክረምቱ አጭር ቀን በኋላ በ፪ኛው አዲስ ጨረቃ ይጀመራል። የተጨመረ (ጳጉሜ) ወር ሲኖር ግን አመቱ በ፫ኛው አዲስ ጨረቃ ይጀመራል። በየካቲት ፫ ቀን 2005 ዓ.ም. የቻይና ልማዳዊ «አመተ እባብ» ጀመረ። (ይህ ባሕል ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "10486", "contents": "ሚሥስ ታቸር የቀድሞ የዩናይትድ ኪንግደም ጠ/ሚኒስትር የነበሩ ናቸው። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "18776", "contents": "ጆን አዳምስ (እንግሊዝኛ: John Adams) የአሜሪካ ሁለተኛ ፕሬዝዳንት ነበሩ። ፕረዝዳንቱ ሥልጣን ላይ የወጡት እ.አ.አ. በ1797 ሲሆን በስልጣን ዘመናቸው ምክትል ፕሬዝዳንት የነበሩት ቶማስ ጃፈርሰን ነበሩ። ፕሬዝዳንቱ የፌዴራሊስት ፓርቲ አባል የነበሩ ሲሆን ከሥልጣን የወረዱት እ.አ.አ. በ1801 ነበር። የአሜሪካ ፕሬዚዳንት የአሜሪካ ፕሬዝዳንቶች ዝርዝር (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "32543", "contents": "ዲዮኒሶስ (ግሪክ፦ Διόνυσος /ዲዮኑሶስ/) ወይም ባኩስ በጥንታዊ ግሪክ እና ሮማውያን አረመኔ ሃይማኖቶች ውስጥ የወይንና የስካር አምላክ ነበረ። የዚውስ ልጅ ይባላል። የእናቱ ስም በምንጮቹ ይለያያል፤ ወይም ሴት አምላክ ፐርሰፎኔ፣ ወይም መዋቲ ሴት ሴሜሌ ነበረች። ኒሳ በሚባል ደሴት ወይም ተራራ እንደ ታደገ ይታመን ነበር። በስሙ «ዲዮ-» የሚለው ክፍል ማለት «የዚውስ» እና «-ኒሶስ» ማለት «ከኒሳ» እንደሆነ ይመስላል። በአንዱ ተውፊት ዘንድ ዚውስ ዲዮኒሶስን ከጸነሰ በሕዋላ የዚውስ ሚስት ሄራ በእናቱ ላይ እጅግ ቀናተኛ ሆነችና ልትገደለው አሰበች። ቲታኖቹን ልካ ሕጻኑን በሉት፣ ዳሩ ግን ዚውስ አጠፋቸውና ልጁን እንደገና በጭኑ ውስጥ አኖረው፤ ሁለተኛም ተወለደ። ስለዚህ ዲዮኒሶስ «ሁለት ጊዜ የተወለደው» ይባል ነበር። ዚውስ ልጁን ለሄርሜስ (ወይም ለሌሎች) ጥብቅና ሰጠውና በሥውር በኒሳ ታደገ። በዚያ የወይን ጠጅ አሠራር አገኘና የወይን ጥቅም በማስተማር ዓለሙን ዞረ። በፍርግያ፣ ሕንድ፤ ግሪክ አገርና ጥራክያ ተጓዘ። ጸሐፊው ዲዮዶሮስ ሲኩሉስ የሊቢያን ትውፊት ሲጠቅስ፣ ዲዮኒሶስ የዚውስ ሃሞን ልጅ ሲሆን የአባቱን ቂም በቅሎ ክሮኖስንና ሬያን ያሸንፋል፤ ከዚያ የክሮኖስን ልጅ ዚውስ ኦሊምፖስን የግብጽ ገዥ እንዲሆን ያደርገዋል። አኒዮ ዳ ቪተርቦ ያሳተመው ዜና መዋዕል እንዳለው፣ ዲዮኒስዮስ የሊቢያ ንጉሥ ሃሞንና የቁባቱ አልማንጤያ ልጅ ነው፤ የሃሞንም ሚስት ሬያ ተቆጥታ ልጁ ወደ ኒሳ በሥውር እንዲታደግ ተላከ። በኋላ ወደ ሊቢያ ተመልሶ ሬያንና ወንድምዋን ካሜሴኑስን (የኖኅ ልጅ ካም) አባረራቸው። ልጃቸውን ዩፒተር ኦሲሪስ የግብጽ ገዥ አደረገው። ያንጊዜ ደግሞ ዲዮኒስዮስ አንዲት ሴት ልጅ ፓላስን በትሪቶኒስ ሀይቅ አገኝቶ ለራሱ ልጅ ትሆን ዘንድ አሳደጋት።"} {"id": "13523", "contents": "ሴሌና ኩንታኒላ-ፔሬዝ (ሚያዚያ16፣ 1971 - መጋቢት 31፣ 1995 እ.ኤ.አ) ሜክሲኮአዊ ዘፋኝ፣ ዳንኪረኛ፣ፋሺን አዋቂ፣ ተዋናይ፣ ሙዚቃ አቀናባሪና ዜማ ደራሽ ነበረች። በዘመኗ የቲሃኖ ሙዚቃ ንግስት በመባል እስከመታወቅ የደረሰች ነበረች። . ^ Mitchell, Rick. \"Selena\". Houston Chronicle, May 21, 1995. Retrieved on February 1, 2008."} {"id": "16080", "contents": "ጭምብል በአብዛሃኛው በፊት ላይ የሚጠለቅ መሸፈኛ ነው።"} {"id": "41076", "contents": "ጥቁር ባሕር ከአውሮፓና እስያ አሕጉራት መካከል የሚገኝ ታላቅ ባሕር ነው።"} {"id": "4440", "contents": "1 January 1942 - 10 September 1942 እ.ኤ.ኣ. = 1934 ዓ.ም. 11 September 1942 - 31 December 1942 እ.ኤ.ኣ. = 1935 ዓ.ም."} {"id": "13109", "contents": "ቀይ የቀለም አይነት ሲሆን የሞገድ ርዝመቱ ከ 700–635 nm እና የድግግሞሽ መጠኑ ከ 430–480 THz ነው። ቀይ ቀለም፡ በብርሃን ዉስጥ፤ አእማድ ወይም ብርሃንን ከሚምሰርቱት የመሰረት ቀለም አንዱ ነው። እንዲሁም በፒግሜንት ቀለም ዉስጥ ዐእማድ ቀለም ነው።ዐእማድ ማለት መሰረት ማለት ነው፡ በእንግሊዘኛው primary colors ይባላል። ሁለት አይነት ዓእማድ ቀለሞች አሉ፡ አንዱ የፒግሜንት ዐእማድእ ቀለም ውይም የሰአሊዎች ዐእማድ ቀለም ሲሆን፤ ሌላኛው ደሞ የብርኃን ዐእማደ ቀለም ነው፡፡ የፒግሜንት ቀለም ከሶስት መስረታዊ ቀለም የተዎጣጣ ነው፡ ዝርዝሩ እነሆ፡ ቀይ....ቢጫ....ስማያዊ:፡ የብርሃን ዐእማደ ቀለም ደሞ እንደሚከተለው ነው። ቀይ..አረንጓዴ...ስማይዊ። ወደ ቀይ እንመለስ ቀይ የሞገድ ርዝመቱን እላይ የዊኬፒድያ አዘጋጆች አስቀምጠዉታል ይመልከቱ። ቀይ ባጠቃላይ በፍካቱ ጸለምት ከሚባሉት ቀለም ዉስጥ ይመደባል፡ እንድ ቢጫ የፈካ ብሩህ አይደለም፡፡ የቀለም ብርሁነት ፍካት ራሱን የቻለ አርስት ነው። ቀይ ቀለም ከሌላ ዐእማድ ቀለም ጋር ሲደባለቅ እንዲሁም ሲቀጥን የሚዎልዳቸው አስተኔ nuanc ቀልሞች አሉ። ለአብነት ይኸው፡ ቀጋ-ቀይ kadmiumRed..የጽጌረዳ-ደም..ALizarinKarmesin ....ብርቱካኔ- ቀይ orange-Red ውይም ጯሂት-ቀይ፡ የተባለው እጂግ ደማቅ ቀይ ስለሆነ ነው፡ ባጭሩ ውይም በተለምዶ ደማቅ -ቀይ ውይም ብሩህ ቀይ ተብሎ ሊጠራ ይቺላል። ሃመር -ቀይ pink-Red ጠይም ቀይ..Medium red ..ጸለምት -ቀይ... bordo.ቪኖ-ቀይ..ውይም ቀይ -ስርቀይ...እሳቱ-ተሰማ ቀይ እሳቱ ተሰማ በ1950- 1970 እ."} {"id": "47255", "contents": "ሆካይዶ (ጃፓንኛ፦ 北海道) ከጃፓን ፬ ዋና ደሴቶች ሰሜኑ ነው።"} {"id": "50776", "contents": "አንቃ (Commiphora Africana) በአፍሪካ የሚገኝ እንጨት ሲሆን የከርቤ ዝርያ ነው።"} {"id": "44723", "contents": "የኡራጓይ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድን ኡራጓይን በእግር ኳስ ወክሎ ይወዳደራል። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "3371", "contents": "ጋምቤላ በምዕራብ ኢትዮጵያ የምትገኝ ከተማ ስትሆን የጋምቤላ ክልል ዋና ከተማ ናት። በላቲቱድና በሎንጂቱድ 8°15′ ሰሜን ኬክሮስ እና 34°35′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ትገኛለች። በ1998 የማዕከላዊ የስታትስቲክ ትመና መሰረት የ31,282 ሰዎች መኖሪያ ስትሆን ከነሱም መሃከል 16,163 ወንዶችና 15,119 ሴቶች ይገኙባታል። ጋምቤላ የአኙአክ እና የኑር ጎሳዎች መኖሪያ ስትሆን የየራሳቸው ገበያ በጋምቤላ ውስጥ አላችው። ከተማዋ የአንድ ኤርፖርት ባለቤትና የጋምቤላ ብሄራዊ ፓርክ ተጓዳኝ ናት። ጋምቤላ የተመሰረተችብት ምክኒያት በባሮ ወንዝ ላይ ባላት አቀማመጥ ነው። ይህ ወንዝ በጊዜ ኢትዮጵያና እንግሊዝ ቡና ወዘተ."} {"id": "1566", "contents": "ሜሪላንድ (እንግሊዝኛ፦ Maryland) በአሜሪካ የምትገኝ ስቴት ስትሆን ምዕጻረ ቃሏ MD ወይም Md. ነው። ሜሪላንድ ከአሜሪካ አስራሶስት ጥንታዊ ስቴቶች አንዷ ናት። ከሜሪላንድ ጋር የሚገናኙ ስቴቶች ፔንስልቫኚያ ፣ ቨርጂኚያ ፣ ዌስት ቨርጂኚያ ፣ እና ዴላዌር እያሉ፤ ደግሞ በኮለምቢያ ክልል (ዋሽንግተን ዲ.ሲ.)ና በአትላንቲክ ውቂያኖስ ትወሰናለች። የቼሳፒክ ወሽመጥ ስቴቱን መሃል ለመሃል ይከፍለዋል። የሜሪላንድ ከፍተኛ ቦታ የባክቦን ተራራ ጫፍ ነው። የሜሪላንድ አየር ሁኔታ ከቦታ ቦታ ይለያያል። የምስራቅ ክፍሉ ሞቃታማ በጋና መካከለኛ ክረምት የአየር ሁኔታ ሲኖረው የምዕራብ ክፍሉ ደግሞ መካከለኛ በጋ እና በጣም ቀዝቃዛ ክረምት አለው። የሜሪላንድ ጠቅላላ ምርቶች በ2003 እ.ኤ.ኣ. ወደ 212 ቢሊዮን የአሜሪካን ዶላር የሚገመት ነው። በዚሁ ዓመት የአንድ ሰው የዓመታዊ ገቢ በኣማካይ 37,446 የአሜሪካን ዶላር ነበር ፣ ከአገሩ 5ኛ። ከፍተኛ የመንግስት መስሪያ ቤቶች ፣ ወታደራዊ ካምፖች እና የሳይንስና የሕክምና ተቋማት በዚሁ ክፍላገር ይገኛሉ። የስቴቱ ዋና ያውሮፕላን ማረፊያ ባልቲሞር-ዋሽንግተን ዓለም አቀፍ ያውሮፕላን ማረፊያ (BWI) ነው። በ1996 የሜሪላንድ ጠቅላላ የህዝብ ብዛት 5,558,058 ነው ተብሎ ይገመታል። ከዚሁ ውስጥም 583,900ቹ ወይም 10.6 በመቶ ሌላ ስቴት ወይም አገር የተወለዱ ነዋሪዎች ናቸው። አብዛኛው ህዝብ የስቴቱ መዓከላዊ ክፍል ውስጥ ይኖራል። የህዝቡ የዘር ክፍልፋይ 62.1%-ነጭ 27.9%-ጥቁር 4.3%-ላቲን 4.0%-ኤሲያን 0.3%-ቀይ ህንድ 2.0%-ክልስ የሐይማኖት ክፍልይ ክርስቲያን-82% ፕሮቴስታንት-56% ባፕቲስት-18% ሜቶዲስት-11% ሌላ ፕሮቴስታንት-27% ሮማን ካቶሊክ-23% ሌላ ክሪስቲያን-3% ይሁዳ-3% ሌላ ሐይማኖት-15% አናፖሊስ - የስቴቱ ዋና ከተማ፣ የዩናይትድ ስቴትስ ባሕር ኃይል ማሰልጠኛ የሚገኝበት ቦታ ባልቲሞር - በሕዝብ ብዛት ከስቴቱ አንደኛ ኮሌጅ ፓርክ - ዩኒቨርሲቲ ኦፍ ሜሪላንድ የሚገኝበት ቦታ ኮለምቢያ - ከስቴት 2ኛ ትልቅ ከተማ ኦሽን ሲቲ - ታዋቂ የባሕር ዳር መዝናኛ (ቢች) ያለበት ሥፍራ ሮክቪል - የሞንትጎምሪ ክልል (ካውንቲ) የንግድ ማዕከል ሳሊስበሪ - የዴልማርቫ ልሳነ ምድር (ፔኒንሱላ) ትልቁ ከተማ እና የንግድ ማዕከል ታውሰን - የባልቲሞር ክልል (ካውንቲ) መንግስት መቀመጫ"} {"id": "22849", "contents": "አውሬ ውሻ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ አጥቢ እንስሳ ነው። ለማዳ ውሻ ከዚሁ ዝርያ ሳይሆን ከተኩላ ዝርያ (Canis lupus) የወጣ ነው።"} {"id": "32671", "contents": "አውሮፕላን አንድ መጓጓዣ አይነት ሲሆን በአየር ላይ የሚደረግ መጓጓዣ ነው። የአየውሮፕላን ጽንሰ ሃሳብ መነሻዎች በ4ኛው ከፍለዘመን ዓክልበ. የተጀመረ ሲሆን ነገር ግን በ15ኛው ክፍለ ዘመን በበለጠ ተንሰራቷል።"} {"id": "49010", "contents": "ሃርቨርድ ዩኒቨርሲቲ (Harvard University) በኬምብሪጅ ማሣቹሰትስ ዩናይትድ ስቴትስ የሚገኝ ዩኒቨርሲቴ ነው። በ1626 ዓ.ም. የተከፈተ ሲሆን የአሜሪካ አገር መጀመያው ዩኒቨርሲቲ ነው። (ይህ ትምህርት ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "46281", "contents": "ፉጂ ተራራ (ጃፓንኛ: 富士山 / ふじさん ) ጃፓን አገር ውስጥ ትልቁ ተራራ ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "22381", "contents": "አገው -Agew_Agaw በኢትዮጵያ ና ኤርትራ ከሚገኙ ቀደምት ህዝቦች መካከል ኣንዱ ና ገናና ህዝብ ነው። አገው በውስጡ የተለያዩ ማህበራዊ ስያሜዎችን የያዘ ጥንታዊ ሕዝብ ሲሆን በ ሰቆጣ(ዋግ ኽምራ) በጎጃም( አዊ፡ኩሊሲ )፡በጎንደር (ቅማንት ፡ቋራ /ኩሊሲ፡ቤተ እስራኤል )ሲሆን በትግራይ(( ተምቤን፡እንደርታ፡:ኮረም/ወፍላ:ዛታ ከይላ(ውቕሮ፡ኣኽሱም፡ሰለኽለኻ) ፣በኤርትራ (ብሊን ፡ኣደከማ ፡))በመተከል (ኩሊሲ/ቋራ ) የሚሉ ስያሜዎች ናቸው። የአገው ሕዝብ ከኣኽሱም ቀጠናዊ መንግስት ባለቤትነትና የሳባ ስርወ መንግስትን በኣኽሱም አስተዳደር ቁጥጥር ስር ከተደረጉበትና የቀይሕ ባህር የንግድ ቋንቋ መሆን ከቻለው አዲስ የ\"ግዕዝ\" ፊደላትን ከፈጠረበት ዘመን በተናጠል ከ900 እስከ 1270 ዓ/ም ኢትዮጵያን ያስተዳደረው የዛጔ-ሥረው መንግሥት ባለቤትም ነው።ከአገው ሕዝብ የሥልጣኔ ምንጭ እነ ቅዱስ ላሊበላ ይገኙበታል።በመጀመሪያው ክፍለ ዘመን ይኖር የነበር፤አንድ Gaius plinius የተባለ ታዋቂ የታሪክ ፅሀፊ፣በወቅቱ በኢትዮጵያ ታራራማ ቦታዎች ይኖር ስለነበረው የአገው ሕዝብ አኗኗር፣በሰፊው በመፅሀፉ አስፍሯል። ቋንቋ፦ አገውኛ ፣ አማርኛ ፣ ትግርኛ፡አረብኛ፡ የግዕዝን ፊደል ከሚጠቀሙ የኢትዮጵያ ጎሳዎች የኣገው ሕዝብ አንዱና ዋነኛው ነው። ሕዝቡ የሚጠቀምበትም ለየት ያሉ ድምጾች የራሳቸው ቀለሞች ኣሏቸው። በኢትዮጵያ ወደ ከ 5,000,000 እስከ 6,000,000 የሚሆኑ አገዎች ሲኖሩ፣በኤርትራ ደሞ ቁጥራቸው 150,000 የሚደርስ አገው ብሌኖች ይኖራሉ። ==ታዋቂ ሰዎች Wagshum Gobeze, Lalibela (ይህ ስለ ብሔር ወይም ሕዝብ የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) ^ classi"} {"id": "1912", "contents": ""} {"id": "8526", "contents": "አንቷን ቼኾቭ (1852 ዓ.ም.-1896 ዓ.ም.) ስመ ጥሩ የሩስያ ጸሐፊና ሀኪም ነበሩ። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "8431", "contents": "ባለፈው ኅዳር 26 2004 ዓ.ም. ቤልጅግ በዘመናዊ ታሪክ መጀመርያ በገሃድ የሆነ ወንድ ቡሽቲ መሪ ኤሊዮ ዲ ሩፖ በቤልጅግ ንጉሥ 2 አልበርት ተሾመ እንጂ በሕዝቡ ምርጫ አልተመረጠም። ከአይስላንድ ሴት ቡሽቲ መሪ በኋላ 2ኛው አገር ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "47836", "contents": "የዔድን ገነት (ዕብራይስጥ፦ גַּן עֵדֶן /ገን ዐድን/) በመጽሐፍ ቅዱስ መሠረት እግዚአብሔር በሰው ልጅ መጀመርያ ቅድመ ታሪክ በምድር የተከለ ገነት ነበረ። ይህ ገነት በተለይ የሚገለጸው በኦሪት ዘፍጥረት 2 እና 3፣ እንዲሁም በመጽሐፈ ኩፋሌ 4 እና 5 ነው፤ ደግሞ በትንቢተ ሕዝቅያስ 28 ይጠቀሳል። አንዳንዴ በመሳሳት «ዔድን» ሳይሆን የ«ኤዶም» ገነት ተብሏል፤ ኤዶም ግን በትክክል የያዕቆብ ወንድም ዔሳው የመሠረተው ሀገር ነበረ። መጽሐፈ ኩፋሌ 4:14, 16 እንደሚያብራራልን፣ መጀመርዮቹ ሰዎች አዳም እና ሔዋን በገነት የቆዩበት ዘመን ሰባት አመታት ያህል ነበር። በመጽሐፈ ኩፋሌ አቆጣጠር አስርቱ ቃላት እስከ ተሰጡበት ዓመት ድረስ 2410 ዓመታት ስለሚቆጠር፣ እነዚህ ቅድመ ታሪካዊ ሰባት አመታት ከ4071 እስከ 4064 ዓክልበ. ያህል እንደ ነበሩ መረዳት ይቻላል። ሌሎች ግን በሌሎች ዘዴዎች በኩል ሌሎችን ፍቾች አገኝተዋል። አዳም ከተፈጠረበት ከሥነ-ፍጥረት 6ኛው ቀን ጀምሮ በአዳም 40ኛው ቀን ወደ ገነት እንደ ገባ፣ ሚስቱም ሔዋን በ80ኛው ቀን እንደ ገባች ይለናል (4:9, 12)። ወደ ገነትም ሳይገቡ በተወለዱበት አገር በኤልዳ እየቆየ አዳም መጀመርያው ሳምንት እንስሶችን ያሰይማቸው ነበር፣ ከ፪ኛውም ሳምንት ጀምሮ ሔዋንን ያውቃት ነበር። አዳም ከተፈጠረበት ከዓለም 6ኛው «ቀን» አስቀድሞ ዓለሙ፣ ምድሩ፣ አትክልቱና እንስሶች ሁሉ ወዘተ."} {"id": "4454", "contents": "1 January 1935 - 11 September 1935 እ.ኤ.ኣ. = 1927 ዓ.ም. 12 September 1935 - 31 December 1935 እ.ኤ.ኣ. = 1928 ዓ.ም."} {"id": "48226", "contents": "ቸችኒያ በሩሲያ ውስጥ የሚገኝ ክፍላገር («ሪፐብሊክ») ነው።"} {"id": "18792", "contents": "አሊሴ ግራንት (እንግሊዝኛ: Ulysses S. Grant) የአሜሪካ አስራ ስምንተኛ ፕሬዝዳንት ነበሩ። ፕረዝዳንቱ ሥልጣን ላይ የወጡት እ.አ.አ. በ1869 ሲሆን በስልጣን ዘመናቸው ምክትል ፕሬዝዳንት ሁነው የተሾሙት ሄንሪ ዊልሰን ናቸው። ፕሬዝዳንቱ የሪፐብሊካን ፓርቲ አባል የነበሩ ሲሆን ከሥልጣን የወረዱት እ.አ.አ. በ1877 ነበር። የአሜሪካ ፕሬዚዳንት የአሜሪካ ፕሬዝዳንቶች ዝርዝር (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "19221", "contents": "ሃንጋሪ የአለም ባንዲራዎች ሰንደቅ ዓላማ (ይህ ባንዲራዎች ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "15766", "contents": "አንና ማርአ ጆፐቅ Anna Maria Jopek (እ.አ.አ. ዲሴምበር 14፣ 1970፣ ዋርሶው) የፖላንድ ታዋቂ ዘፋኝ Ale jestem (1997) Szeptem (1998) Jasnosłyszenie (1999) Dzisiaj z Betleyem (1999) Bosa (2000) Barefoot (2002) Nienasycenie (2002) Upojenie (+ Pat Metheny) (2002) Farat (live) (2003) Secret (2005) Niebo (2005) ID (2007) BMW Jazz Club Volume 1: Jo & Co (live) (2008) ማርአ ጆፐቅ ድረገጽ"} {"id": "45042", "contents": "ቻርልስ ዲከንስ (እንግሊዝኛ፦ Charles Dickens) (1804-1862 ዓም) የእንግላንድ ደራሲ ነበር። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "22847", "contents": "አንኮ ኢትዮጵያና አፍሪካ ውስጥ እንዲሁም በደቡባዊ አረቢያ የሚገኝ አጥቢ እንስሳ ነው። አንኮ በአንዳንድ ቀበሌኛ ማናቸውም ትንሽ ለማዳ ዝንጀሮ ማለት ነው።"} {"id": "18609", "contents": "ሳም ዎርቲንግተን (እንግሊዝኛ: Sam Worthington) (የተወለደው ኦገስት 2 ቀን 1976 እ.ኤ.አ.) የአውስትራልያ ዜግነት ያለው ታዋቂ የፊልም ተዋናይ ነው። ሳም ዎርቲንግተን ለ10 ዓመት ያህል በአውስትራልያ የቴሌቪዥን ዝግጅት ላይ ሲሰራ ከቆየ በኋላ በ2009 እ.ኤ.አ. የተርሚኔተር ተከታታይ ፊልሞች ክፍል የሆነው ተርሚኔተር ሳልቬሽን (እንግሊዝኛ: Terminator Salvation) ላይ የበመተወን የሆሊውድን ቀልብ ለመሳብ ችሏል። ከዚያም የታዋቂው የፊልም ፕሮዲዩሰር የጄምስ ካሜሩን ፊልሞች የሆኑት አቫታር (እንግሊዝኛ: Avatar) እና ክላሽ ኦፍ ዘ ታይተንዝ (እንግሊዝኛ: Clash of the Titans) ላይ በመሪ ተዋናይነት ለመሳተፍ ችሏል።"} {"id": "48507", "contents": "«ቅዝቃዛው ጦርነት» ከሁለተኛ ዓለማዊ ጦርነት በኋላ በተለይ ከአሜሪካና ሶቪዬት ሕብረት መካከል የነበረው መቀያየም ይገልጻል። ከ1937 እስከ 1982 ዓም ድረስ ያለው ዘመን ነው። እነዚህ ሁለት ኃይለኛ አገራት መቸም «የሞቀ ጦርነት» ስላልነበራቸው ዘመኑ «ቅዝቃዛው ጦርነት» በመባል ታውቋል። እንዲያም ሁለቱ የኑክሌር መሣሪያ ሃያላት በመሆናቸው ጦርነቱ «የሞቀ» ከሆነ እንደ ሆነ «እርግጠኛ እርስ በርስ መጥፋት» ይሆን ነበር። የተረፈው አለም ወይም ከአንድ ወይም ከሌላው ወገን ወዳጅ ስለ ሆነ የአለም መጥፋት ማለት ነበር። ሁለቱ አገራት ግን በዛቻ፣ በሰላይ፣ በሴራ፣ በወኪል ጦርነት ይታገሉ ነበር። በተለይ አሜሪካ በቬትናም ጦርነት፣ በኋላም የሶቭየት ኅብረት በአፍጋኒስታን ጦርነት ተዋጉ። የቅዝቃዛው ጦርነት ዘመን በሶቭየት ኅብረት ውድቀት በ1982 ዓም ያህል ጨረሰ።"} {"id": "46078", "contents": "አይስ ኧይጅ: ዘ መልትዳውን (በእንግሊዝኛ: Ice Age: The Meltdown) ከ2006 እ.ኤ.አ. የሆነ የአሜሪካ አኒሜሽን ፊልም ነው።"} {"id": "16096", "contents": "የዞራስተር ፍካሬ: ወደ ሁሉምና ወደ ማንም በፍሬድሪች ዊልሄልም ኒሺ የተደረሰ የፍልስፍና ልቦለድ* ነው። መጽሐፉ በ1883 እና 1885 (እ.ኤ.አ) መካከል በ4 ክፍል የተደረሰ ሲሆን በጊዜው ይሰራበት ከነበረው የአስተሳሰብ ዘዴ ለየት ባለ መልኩ የፍልስፍናን እና የግብረገብን ጥናቶች መርምሯል። የመጽሃፉ አትኩሮቶች፡- የዘላለማዊ ምልልስ፣ ኃይልን መፍቀድ (*ፈቃድ እዚህ ላይ ጠንካራ ፍላጎት ማለት ነው)፣ የአምላክ በጊዜው በነበሩ አውሮጳውያን ልብ ውስጥ መሞት፣ ስለዚህም የአዳዲስ ዋጋ ወይም ህግጋት አስፈላጊነት፣የበላይ ሰው (*በኒሺ አስተሳሰብ የሰው ልጅ በጦጣዎችና በበላይ ሰው መካከል ያለ ፍጡር ነው) መምጣት ትምህርቶች ነበሩ። ጽሁፉ የመጽሐፍ ቅዱስ አጻጻፍ ስልት ይከተል እንጂ የውስጡ ፍሬ ነገር ግን የክርስትናና አይሁድ ሃይማኖቶችን መሰረታዊ እምነቶች የሚጻረር ነበር። ኒሺ ይህን መጽሐፍ \" ከሰዎችና ከጊዜ 6000 ጫማ\" እርቆ እንደጻፈ ይናገራል፣ ማለቱም የመጽሃፉን ሃሳቦች በተራራ ላይ እያለ እንዳገኛቸው ለማስገንዘብ ነበር። ኒሺ \"የዞራስተር ፍካሬ\" ብሎ የሰየመውን መጽሃፍ \"ስርዓት አልባ\"(ጥራዝ ነጠቅ) በሆነ ዘዴ ስለጻፈው ለተመራማሪወች እጅግ አስቸጋሪ ሆነ። ይሁንና ተመራማሪወች አንድ አንድ ቋሚ የሆኑ የመጽሃፉን ይዘቶች ማስተዋላቸው አልቀረም፦ የበላይ ሰው፡ ለኒሺ የበላይ ሰው ማለት በራሱ ላይ ሙሉ ቁጥጥር ያለው ግለሰብ፣ እምቅ ኃይሉን ወደ ስራ የተርጎመ ሰው ማለት ነው። አሁን ያለው የሰው ልጅ (በኒሺ አሰተያየት) በእንስሳ እና በዚህ በበላይ ሰው መካከል ያለ ፍጡር ነው። የዘላለም ምልልስ፡ ማናቸውም የተከሰቱ ነገሮች እንደገና ይከሰታሉ፣ አሁን የሚከሰቱ ነገሮች ድሮም ተከስተው ነበር ለወደፊቱም እልፍ አዕላፍ ጊዜ ይከሰታሉ!"} {"id": "39994", "contents": "ላ አልሙኒያ ዴ ዶኛ ጎዲና (እስፓንኛ፦ La Almunia de Doña Godina) የእስፓንያ ከተማ ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "17744", "contents": "ሰሐራ በረሓ (አረብኛ፦ الصحراء الكبرى አል-ኩብራ ወይም ታላቁ በረሓ ማለት ነው።) የዓለማችን ሰፊው ሞቃት በረሓ ነው። በዚህም ስፋቱ ከ9,400,000 ካሬ ኪ.ሜ. (3,630,000 ካሬ ማይል) በላይ ነው። በረሓው የሚሸፍነው አብዛኛውን የሰሜን አፍሪካ ክፍል ሲሆን በስፋቱም ከአውሮፓ ወይም ከአሜሪካ ጋር ይወዳደራል። ከዚህ በረሓ የሚሰፋው ብቸኛው አንታርክቲካ ሲሆን ይህም የሆነው በዝቅተኛ የዝናብ መጠን ነው። የሰሐራ በረሓ የሚያካልለው የሜዲትራኒያን ጠረፍ ጨምሮ ቀይ ባሕርን እስከአትላንቲክ ውቅያኖስ ጠረፍ ድረስ ያለውን ነው። በስተደቡብ የሳር ምድር እና የቁጥቋጦ ምድር የሆነውን ከበረሓው ጋር በሚያገናኘው የሳህል መቀነት ያዋስነዋል። አንዳንዶቹ የአሸዋ ክምሮች እስከ 180 ሜትር (590 ጫማ) ከፍታ አላቸው። የሰሐራ በረሓ ባለፉት ጥቂት መቶ ሺህ ዓመታት ሲለዋወጥ የቆየ የአየር ሁኔታ ነበረው። በቀዝቃዛው የበረዶ ዘመን ክፍል (glacial period) ጊዜ በረሓው ከዚህም በላይ ሰፊ ነበር። በዚህ ዘመን መጨረሻ (ከ8000 ዓ.ዓ. እስከ 6000 ዓ.ዓ.) አካባቢ በርከት ያለ የዝናብ መጠን ተመዝግቦ ነበር። የካቲት ፲፩ ቀን 1971 ዓ/ም በአብዛኛው ደቡባዊ አልጀሪያ በረዶ የቀላቀለ ዝናብ ጥሎ ነበር። በዚህ ዕለት ለግማሽ ሰዓት ያህል የቆየ የበረዶ ነጎድጓድ የነበረ ሲሆን ከሰዓታት በኋላ በረዶው ጠፍቷል። ይህ ዜና በተለያዩ የመገናኛ ብዙሓን ለመጀመሪያ ጊዜ በሕይወት የምናስታውሰው ዝናብ ሰሐራ በረሓ ላይ በሚል ርዕስ ሊወጣ ችሏል። ^ http://online.ectaco.co.uk/main.jsp?do=e-services-dictionaries-word_translate1&status=translate&lang1=23&lang2=ar&source_id=2119140 |title=English-Arabic online dictionary |publisher=Online.ectaco.co.uk |date=2006-12-28 |accessdate=2010-06-12 ^ Arthur N. Strahler and Alan H. Strahler."} {"id": "40114", "contents": "ሺስቶሶሚያሲስ ወይም ቢልሃርዝያ (Bilharziasis) ሺስቶሶማ በሚባሉ የደም ወስፋቶች ደም ውስጥ መገኘት የሚመጣ የሰው በሽታ ነው። ሺስቶሶሚያሲስ በመባልም የታወቀውን በሽታ የሚያስከትሉ የተለያይ ዓይነቶችና ኣኗኗር ያሏቸው የእንስሳት ትናንሽ ትሎች ቢኖሩም ሺስቶሶማ ማንሶኒ በመባል የታወቀው ኣንደኛው ነው። ወንድና ሴት ትሎች ተገናኝነው በመጣበቅ የሰው ደም ውስጥ በመኖር ብዙ ሺህ እንቁላሎች ያፈራሉ። ከትሎቹም ጉዳት የተነሳ እንቁላሎቻቸው ከሽንት ጋር ሲወጡም ደም ሊያሸኑ ይችላሉ። እንቅላሎቹ ከሰገራና ከሽንት ጋር ከሰውነት ወደ ውጪ ከወጡ በኋላ ቀንድ ኣውጣ ውስጥ ገብተው ይራባሉ። ከእዚያም ከቀንድ ኣውጣው ወጥተው ውሃ ውስጥ በመቆየት የሰውን ቆዳ በስተው ወደ ደም ስር ይገባሉ። መድኋኒትና የማያስተማምን መከላከያ ክትባቶች ቢኖሩም በሽታውን ለመቆጣጠር ሰገራና ሽንት ማንኛውንም ዓይነት ውሃ እንዳይበክል መቆጣጠር ያስፈልጋል። ሺስቶሶሚሲስ በሽታው ሰውን የሚይዘው ሰርኬርያ የሚባሉት የትሉ ኣንድ ዓይነት ደረጃ ሰው ሲዋኝ ወይም በባዶ እግሩ ውሃው ውስጥ ሲሄድ ቆዳን በመብሳት ወደ ሰውነት ስለሚገቡ ነው። ውሃን በወረቀት በማጥለል ወይም አዮዲን ወይም ክሎሪን በመጠቀም ከቀንድ ኣውጣው ወጥተው ወደ ደም ለመግባት የሚጠባበቁትን ሰርኬርያ ዋኝዎች ሊገድል ስለሚችል ውሃውን በመጠጣት በበሽታው እንዳንያዝ ሊጠቅም ይችላል። ውሃን ማፍላት ሰርኬርያዎችን ከመግደሉም ሌላ እንዶድ ቋሚ ውሃ ኣካባቢ መትከል ሳይጠቅም ኣይቀርም ይባላል። በዓለም ላይ ከወባ ቀጥሎ ከ፪፻ ሚሊዮን በላይ ሰዎችን በማሰቃየት ሺስቶሶማ ሁለተኛ ጠንቅ ነው። በሽታው ኢትዮጵያም ኣለ። የግድቦች መሠራትና የመስኖ ኣጠቃቀም መስፍፋት ቀንድ ኣውጣዎችንና የወባ ትንኞችን ቍጥር ሊያስጨምር ስለሚችል ለሚያስከትሉት በሽታዎች ዕድል እንዳይሰጥ ውሃው እንዲንቀሳቀስና ሌሎች ኣስፈላጊዎች መከታተል ይጠቅማል። ለምሳሌ ያህል ሰርኬርያዎች ከቀንድ ኣውጣ ወጥተው በ48 ሰዓታት ሰው ውስጥ መግባት ካልቻሉ ስለሚሞቱ እነሱ ሊኖሩበት የሚችልን ውሃ ቀድቶ በትንሽ ዕቃ ከተቀመጠ በኋላ ሁለት ቀን እስካለፈው ለገላ መታጠቢያ ሊያገለግል ይችላል። ውሃ ኣጠገብ ሰገራ መውጣትና ሽንት መሽናት እንቁላሎቹ ተፈልፍለው ሚራሲዲያ የሚባሉት የቢልሃርዚያ ሌላው ደረጃ ወደ ቀንድ ኣውጣዎች ዋኝተው እንዲገቡ ስለሚራዳ ሽንት ቤት መጠቀም ኣስገላጊ ነው። ዶ/ር አክሊሉ ለማ እንዶድ ቀንድ ኣውጣውን ለመግደል ስለሚችል በሽታውን ለመቆጣጠር እንደሚራዳ ስለደረሱበት ዕውቅና ተሰጥቷቸዋል። ዶ/ር ኣክሊሉ ለማም ስለ እንዶድ ጥቅምና የውሃ ትላትል ገዳይነት በማግኘታቸው በ፲፱፻፷፮ ዓ.ም. እና በ፲፱፻፹፮ ዓ.ም. የዩናይትድ እስቴትስ የፈጠራ ባለቤትነት ወይም ፓተንቶች ኣግኝተዋል። እንዲሁም ስለ እንዶድ ምርምር ከዶ/ር ኣክሊሉ ጋር ለብዙ ዓመታት ስላደረጉት ኣስተዋጽዖ ዶ/ር ለገሠ ወልደዮሓንስ ዕውቅና ኣፍርተዋል። Schistosomiasis (Bilharziasis) [1]"} {"id": "1628", "contents": "ሊቢያ በሰሜን አፍሪካ የምትገኝ ሀገር ስትሆን ከሜድትራኒያን ባሕር ፣ ግብፅ ፣ ሱዳን ፣ ቻድ ፣ ኒጄር ፣ አልጄሪያ ፣ እና ቱኒዚያ ጋር ድንበር አላት። ሀገሪቱ ሕገ መንግስት የላትም። የምተመራው በእስላም ሕጎች ነው። ለ42 አመታት እስከ 2003 ዓ.ም. ሕዝባዊ ጦርነት ድረስ አገሪቱን በብቸኝነት ያስተዳድሩት ሞአመር ጋዳፊ የአፍሪካ አገሮች አንድ አገር መሆን አለባቸው ስማቸውም «የተባበሩት የአፍሪካ አገራት» ተብሎ መጠራት አለበት ብለው ያምኑ ነበር። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "10471", "contents": "wassup retarts"} {"id": "5817", "contents": "1 January 1258 - 4 September 1258 እ.ኤ.ኣ. = 1250 ዓ.ም. 5 September 1258 - 31 December 1258 እ.ኤ.ኣ. = 1251 ዓ.ም."} {"id": "46612", "contents": "የአሾካ አዋጆች በሕንድ ንጉሥ አሾካ (277-240 ዓክልበ. የገዛ) በ264 ዓክልበ."} {"id": "10445", "contents": "ቃኼብርቱካን ሚዴቅሳ ፡ ታዋቂ የኢትዮጵያ ፖለቲከኛ ፡ ቅንጅት ለሰላምና ዴሞክራሲ ለተባለው ተቃዋሚ ድርጅት ምክትል ሊቀመንበር ናቸው። በአሁኑ ወቅት እንደገና በተቀሰቀሰ የፖለቲካ ቁርሾ የኢሃዲግ መንግስት መልሶ ወህኒ አሰገብቶአችዋል"} {"id": "48866", "contents": "ሥነ ዕጽ (እንግሊዝኛ፦ Botany) የሥነ ሕይወት ዘርፍ ሲሆን የአትክልት ጥናት፣ ሳይንስና ምርመራ ነው። (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "44560", "contents": "የጓቴማላ ብሔራዊ እግር ኳስ ፌዴሬሽን (እስፓንኛ፦ Federación Nacional de Fútbol de Guatemala) የጓቴማላ እግር ኳስ አስተዳዳሪ አካል ነው። ፌዴሬሽኑ የተመሠረተው በ1919 እ.ኤ.አ. ሲሆን የጓቴማላ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድንንና የተለያዩ ብሔራዊ ውድድሮችን ያዘጋጃል። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "48554", "contents": "የመስቀል ጦርነቶች ዓለም ከአስተናገደቻቸው አስከፊና አሰቃቂ የፓለቲካ፣ የዳር ድንበር እንዲሁም የዘር ጦርነቶች ባልተናነሰ የአይማኖት ጦ ርነቶችንም አስተናግዳለች። ስስና አይነኬ በመባል በሚጠራው የአይማኖት ጉዳይ አማካኝ ነት ወንድም ከወንድሙ፣እህትም ከእህቶ ሳይቀር ጎራ በመክፈል እርስበርሳቸው ደም ተፋሰዋል። በዚህች የሰው ልጆች እንደመኖሪያ ቤታችን በምንጠቀምባ ት ዓለም ውስጥ ብዙ አስከፊና መራራ የአይማኖት ጦርነቶች የተካሄዱባት ሲሆን ከነሱም ውስጥ የመስቀል ጦርነት (Crusade) በግንባር ቀደምትነት ይጠቀሳል። ከእየሱስ ክርስቶስ ልደት በሆላ ከ1095 እስከ 1204 ባሉት 109 አመታት ውስጥ 4 የመስቀል ጦርነቶች የተደረጉ ሲሆን በነዚህም ጦርነቶች አማካኝነት ከ5 ሚሊየን ያላነሰ ህዝብ ህይወቱን አጥቶል። እነዚህ የመስቀል ጦርነቶች አብዛኞቹ በዘመኑ በነበሩ የአይ ማኖት አባቶች ወይም ጳጳሳት አማካኝነት የተመሩ ሲሆን ለጳጳሳቱ ወደn ጦርነት መግባት እንደምክንያት ሆኖ የሚ ጠቀሰውበታላቁ መፅሐፍ ወይም በመፅሐፍ-ቅዱስ ውስጥ ቅ ድስቲቶ ምድር (holly land) ተብላ የተጠቀሰችውን እየሩ ሳሌምንና በዙሪያዋ የሚገኙትን ከተሞችን ከወራሪዎች እጅ ለመንጠቅ በሚል ነው። በነዚህ ተከታታይ 4 የመስቀል ጦርነትቶች ውስጥ የመስቀል ጦረኞች በማን ተመሩ? አላማቸውስ ምነበር? እንዴትስ ተጠ ናቀቀ?"} {"id": "47412", "contents": "ላው ድዙ በ6ኛው ክፍለ ዘመን ዓክልበ. ያህል የቻይና ፈላስፋ ነበር። የዳዊስም መሥራችና የእምነት ጽሑፉ የዳው ዴ ጂንግ («የምግባር መንገድ ጽሑፍ») ደራሲ ነበር። በኋላ (ከ2ኛ ክፍለ ዘመን ዓክልበ. ጀምሮ) በዳዊስም ውስጥ እንደ አንድ አምላክ ተቆጥሯል። ልክ መቼ እንደ ኖረ በእርግጥ ባይታወቅም በኮንግ-ፉጸ ዘመን ያሕል (6ኛው ክፍለ ዘመን ክክርስቶስ በፊት) እንደ ነበር ይታመናል። (እንዲሁም ይህ በሕንድ አገር የኡዲስም መሥራች ጎታማ ቡዳና የጃይኒስም መስራች ማሃቪራ ዘመን ያሕል ነበር።) በዳዊስቶች ዘንድ፣ ላው ድዙ እና ኮንግ-ፉጸ አንዴ ተገኛኑ። ላው ድዙ የመዝገብ ጽሑፍ ዘጋቢ እንደ ነበር ይባላል። በአንዳንድ አቆጣጠር በ610 ዓክልበ ግድም ተወለደ፣ መጽሐፉን የጻፈው 540 ዓክልበ. ያሕል ነበር። ቅጂዎች ቢያንስ ከ300 ዓክልበ. ጀምሮ እንደ ተገኙ ከሥነ ቅርስ እርግጥኛ ነው። በፍልስፍና መጽሐፉ ዳው ዴ ቺንግ ከጻፈው በተለይ ታዋቂ የሆነው የዳዊስም «ሦስት ሀብቶች» (ቆጠባ፣ ምሕረት፣ ትሕትና) ናቸው። ከላው ድዙም አስቀድሞ ለእስራኤል ነቢይ ሚክያስ (700 ዓክልበ. ግድም) በትንቢተ ሚክያስ 6:8 በጣም ተመሳሣሳይ መልዕክት ተሰጠ፤ በዚያ መሠረት በእግዚአብሔር ሕግ ውስጥ ሦስቱ አስፈላጊነቶች ፍርድ፣ ምሕረትና ትሕትና ናቸው። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "44405", "contents": "ቶሮንቶ (እንግሊዝኛ፦ Toronto፤ ካናዳዊ አጠራር /ት'ራነ/) የኦንታሪዮ ካናዳ ከተማ ነው። በ1785 ዓ.ም. ተመሠረተ። የሕዝቡ ቁጥር 2,615,060 አካባቢ ነው።"} {"id": "4304", "contents": "1 January 2011 - 11 September 2011 እ.ኤ.ኣ. = 2003 ዓ.ም. 12 September 2011 - 31 December 2011 እ.ኤ.ኣ. = 2004 ዓ.ም."} {"id": "49326", "contents": "ማልኮም ኤክስ (Malcolm X 1917-1957 ዓም) በአሜሪካ አገር ታዋቂ የብሔራዊ መብቶች እንቅስቃሴ መሪ ነበር። በመጀመርያ በአንድ አነስተኛ ክፍልፋይ «ኔሽን ኦፍ ኢስላም» («የእስልምና ብሔር») ውስጥ አባል ሆነና የልደቱን ስም ማልኮም ሊተል የባርያ ፈንጋይ ቤተሠብ ስም ብሎት ወደ «ማልኮም ኤክስ» ቀየረው። ክፍልፋዩ «ኔሽን ኦፍ ኢስላም» ቢባልም፣ ትምህርቱ ግን እንደ እስልምና በፍጹም አይመስልም። መሪያቸው ስለ መሥራቹ አምልኮት ይሰብክ ነበርና ነጮች ሁሉ አጋንንት እንደ ነበሩ ያስተምር ነበር። ከጊዜ በኋላ ማልኮም ኤክስ ሀሣቡን ቀይሮ ከ«ኔሽን ኦፍ ኢስላም» ለቅቆ ወጣ፣ እምነቱም ወደ ሱኒ እስልምና ቀየረ። የሌሎችን ሰብአዊ መብት ለመከልከል ያሠበው ሁሉ ማናቸውም ዘር ቢሆን እሱ ጋኔኑ ነው ብሎ ያስተምር ጀመር። በዚህም ውቅት ወደ መካና ወደ አፍሪካም ጎብኞ ነበር። ኔሽን ኦፍ ኢስላም እንቅስቃሴ ግን ከርሱ ጋር ስለ ተጣሉ በየጊዜ ዛቻ ያወሩበት ነበር። በ1965 እ.ኤ.አ. በገሐድ ሲናገር በጥይት ተተኩሶ ሞተ። የኔሽን ኦፍ ኢስላም ሤራ እንደ ነበረ የሚያስቡ አሉ። ማልኮም ኤክስ ዛሬ እንደ በጣም ጀግና፣ አስተዋይና ተወዳጅ ጸባይ ያለው ተናጋሪ ይታወሳል።"} {"id": "42066", "contents": "ዋሽንግተን (Washington) ከአሜሪካ 50 ክፍላገራት 1ዱ ነው።"} {"id": "13417", "contents": "ፈላስፋ ማለት ፍልስፍናን የሚያጠና ማለት ነው። ቃሉ በራሱ የመጣው ከግሪኩ ፊሎ - መውደድ እና ሶፊ -ዕውቀት ፡ ባጠቃላይ ፈላስፋ ማለት ዕውቀት የሚወድ ማለት ነው።"} {"id": "49065", "contents": "ካራቻይ-ቸርከሢያ» በሩሲያ ውስጥ የሚገኝ ክፍላገር («ሪፐብሊክ») ነው።"} {"id": "11196", "contents": "ታላቁ አልፍሬድ (ጥንታዊ እንግሊዝኛ፦ Ælfrēd፤ 840-892 ዓ.ም. ገደማ የኖሩ) ከ863 ዓ.ም. እስከ 892 ዓ.ም. ድረስ የዌሴክስ ንጉሥ ነበሩ። እርሳቸው መጀመርያ 'የንግሊዞች ንጉሥ' ተባሉ። 'ታላቁ' የተባሉት አገራቸውን ከዴንማርክ ከመጡት ወራሪዎችና ቫይኪንጎች ስለ ተከላከሉ ነው። ከዚህ በላይ የእንግሊዝ ንጉሥ አልፍሬድ ክርስቲያንና ዕጅግ የተማሩ ሊቅ ሲሆኑ አያሌው መጻሕፍት ከሮማይስጥ ወደ እንግሊዝኛ አስተረጎሙ፣ እንዲሁም የአገራቸውን ሕገ መንግሥት አሻሻሉ። ይህም ሕገ መንግሥት ወይም ዶም ቦክ በመጀመርያ ክፍሎቹ ከአስርቱ ቃላትና ከሕገ ሙሴ (ከኦሪት ዘጸአት 21 & 22) ተመሠረተ። ዋና ከተማቸው ዊንቼስትር፣ እንግሊዝ ነበረ። «Ond for ðon ic ðē bebīode ðæt ðū dō swǣ ic gelīefe ðæt ðū wille, ðæt ðū ðē ðissa woruldðinga tō ðǣm geǣmetige; swǣ ðū oftost mæge, ðæt ðū ðone wīsdōm ðe ðē God sealde ðǣr ðǣr ðū hiene befæstan mæge, befæste. Geðenc hwelc wītu ūs ðā becōmon for ðisse worulde, ðā ðā wē hit nōhwæðer nē selfe ne lufodon, nē ēac ōðrum monnum ne lēfdon: ðone naman ānne wē lufodon ðætte wē Crīstne wǣren, ond swīðe fēawe ðā ðēawas.» «ስለዚህ ልታደርጉት ፈቃደኛ መሆናችሁን እንደማመን ለማድረግ አዝዛችኋለሁ፣ እንደምትችሉበት ጊዜ ራሳችሁን ከዓለማዊ ነገሮች እንድትፈቱና እግዚአብሔር የሰጣችሁን ጥበብ ለማቆም በምትችሉበት እንድታቆሙት ነው። እኛ ራሳችን (ጥበብን) ምንም ሳንወድደው ወይም ለሌሎች ሰዎች ሳናወርሰው በዚሁ ዓለም ምን ያሕል መቅሠፍት እንደ ደረሰብን አስቡበት፤ ክርስቲያኖች እንደ ነበርን ስሙን ብቻ ወደድንና ዕጅግ ጥቂቶች ልማዶቹን።» -- ኩራ ፓስቶራሊስ (እረኛዊ እንቅብቃቤ) መቅድም"} {"id": "44998", "contents": "የሂንዱ ሃይማኖት ወይም ሂንዱኢዝም የሕንድ አገር ዋና ሃይማኖት ነው። እስከ 1998 ዓ.ም. ድረስ በይፋ በኔፓል የመንግሥት ሃይማኖት ሆኖ ነበር። የሂንዱ ሃይማኖት መንስኤ በ1500 አክልበ. ገደማ ወደ ሕንድ የወረሩት አርያኖች ነገዶች ያመኑበት በርግ ቬዳ የተገለጸው «ቬዲክ ሃይማኖት» ነበር። ይህ ቬዲክ ሃይማኖት ከኗሪዎቹ ከድራቪዲያን ብሔሮች እምነቶች ጋራ ሲቀላቀል አንድላይ የሂንዱ ሃይማኖት ሠርተዋል። ከዚህ የተነሣ ሁለቱ ጥንታዊ ልሳናታቸው ሳንስክሪትና ታሚልኛ አንድላይ እንደ ቅዱሳን ወይም እንደ አማልክት ቋንቋዎች ይቆጠራሉ። ሆኖም የሂንዱኢዝም ታሪክ ብዙ ተቃራኒ ፈሳሾች ያሉበት ወንዝ ይመስላል፤ በዚህም ወንዝ ውስጥ በብዙ ተቃራኒ ጣኦታት አማልክት የሚያምኑ ፈሳሾች አሉ፣ አማልክት ሁሉ የአንድያው ፈጣሪ አካላት ብቻ ናቸው የሚሉም ፈሳሾች፣ ምንም ነፍስ ወይም መንፈስ መኖሩን የሚክዱም ፈሳሾች ደግሞ ተገኝተዋል። በዛሬውኑ ሂንዱኢዝም በአማልክት አከፋፈል ረገድ አራት ዋና ክፍሎቹ ቫይሽናቪስም፣ ሻይቪስም፣ ሻክቲስምና ስማርቲስም ይባላሉ። በነዚህም ሁሉ ውስጥ አያሌ ጥቃቅን ንዑስ-ክፍሎች በልዩ ልዩ ትምህርቶች ይመደባሉ። ከዚህም በቀር በፍልስፍናዎች ረገድ ስድስት ዋና ዋና የሂንዱኢዝም ፍልስፍናዎች አሉ፣ እነርሱም ሳምኽያ፣ ዮጋ፣ ኛየ፣ ቫይሸሺካ፣ ሚማምሳ፣ እና ቨዳንታ ይባላሉ። ከ፮ቱ ዋና ፍልስፍናዎች ውጭ ደግሞ እጅግ ብዙ ልዩ ልዩ ተቃራኒ ፍልስፍናዎችና ትምህርቶች ተነስተዋል፤ ከነዚህም መካከል ሁለቱ ቡዲስምና ጃይኒስም ለየራሳቸው እንደ ተለዩ ሃይማኖቶች ተቆጥረዋል። ከ700 ዓክልበ."} {"id": "40826", "contents": "ኩሜ (ግሪክኛ፦ Κύμη /ኪውሜ/) በጥንታዊ ሚስያ (አዮሊያ) የነበረ ከተማ ሲሆን አሁን በቱርክ አገር ያለው ፍርስራሽ ነው። ብዙ ቅርሶች ተገኝተውበታል። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "41138", "contents": "8 October በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) በዘመነ ማቴዎስ፣ በዘመነ ማርቆስና በዘመነ ሉቃስ መስከረም 28 ቀን ማለት ነው። በዘመነ ዮሐንስ ግን (ዘመነ ሉቃስ የሥግር ዓመት በመሆኑ) መስከረም 27 ቀን ላይ ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "40834", "contents": "26 August በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም ነሐሴ 20 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "40810", "contents": "ሚሪና በጥንታዊ ሚስያ (አዮሊያ) የነበረ ከተማ ሲሆን አሁን በቱርክ አገር ያለው ፍርስራሽ ነው። ብዙ የአረመኔ ቅርሶችና ሐውልቶች ተገኝተውበታል። የሴት መልክ፣ 400 ዓክልበ. ግድም የዲዮኒሶስ ቅርጽ፣ 200 ዓክልበ ግድም (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "41506", "contents": "መምህር ደሴ ቀለብ /የግዕዝ አባት/ - በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ መምህርና የግእዝ ተናጋሪ ማኅበረሰብእ መስራች የሆነውን የመምህር ደሴ ቀለብ የግእዝ ትምህርት ትንሣኤ ግእዝ በሚል ዐምድ በላይፍ መጽሔት እና በሐመር መጽሔት ይከታተሉ። በስምዐ ጽድቅ ጋዜጣም። መምህር ደሴ ቀለብ የግእዝ አባት /የግዕዝ አባት ነው። መምህር ደሴ ቀለብ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የፊሎሎጂ መምህርና የግእዝ ተናጋሪ ቤተሰብእ /የቤተ ግእዝ መሥራች ነው ። ትንሣኤ ግእዝ የሚልም መጽሐፍ ጽፏል። ከቤተሰቦቹም በሀገራችን ለመጀመሪያ ጊዜ ቋንቋውን የአፍ መፍቻም እንዲሆን አድርጓል፡፡"} {"id": "4360", "contents": "1 January 1991 - 11 September 1991 እ.ኤ.ኣ. = 1983 ዓ.ም. 12 September 1991 - 31 December 1991 እ.ኤ.ኣ. = 1984 ዓ.ም."} {"id": "4310", "contents": "1 January 2016 - 10 September 2016 እ.ኤ.ኣ. = 2008 ዓ.ም. 11 September 2016 - 31 December 2016 እ.ኤ.ኣ. = 2009 ዓ.ም."} {"id": "48130", "contents": "አልበከርኪ (እንግሊዝኛ፦ Albuquerque) የኒው ሜክሲኮ አሜሪካ ከተማ ነው። በ1698 ዓ.ም. በስፓኒሾች «'አልቡርኬርኬ» ተብሎ ተመሠረተ።"} {"id": "38946", "contents": "ጊምቢ ከተማ በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው። {{አቀማመጥ |align=center ጊምቢ ከተማ በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።"} {"id": "16045", "contents": "የአለቃ ታየ ገብረማርያም ልደት በዘመነ ወንጌላዊ ሉቃስ፣ ኅዳር ፳፩ ቀን ፲፰፻፶፫ ዓ/ም። ይህም አፄ ቴዎድሮስ በነገሡ በሰባተኛው ዓመት መሆኑ ነው። በጣና ሐይቅ በስተምስራቅ በምትገኘው ልዩ ስሟ ይፋግ ተብላ በምትታወቀው መንደር የተወለዱት አለቃ ታየ በልጅነታቸው ወራት ወላጆቻቸውን በማጣታቸው፣ የእናታቸው ወንድም ትግራይ ይኖሩ ስለነበር አጎታቸውን ፍለጋ ወደ ትግራይ ያመራሉ። እዚያም እንደደረሱ አጎታቸውን ስላጡዋቸው ወደ ኢየሩሳሌም ለመሄድ አቅደው ምፅዋ ደረሱ። ምፅዋ ይገኝ በነበረው የስዊድናውያን ሚሲዮን ትምህርት ቤት ውስጥ መጽሐፍ ቅዱስን ማጥናት የጀመሩትም ያኔ ነበር። በዚያው ትምህርት ቤት ውስጥ መጽሐፍ ቅዱስን ለመጀመርያ ጊዜ ወደ ኦሮምኛ የተረጎሙት ኦኔሲሞስም ይማሩ ነበር። እምኩሉ በተባለው በዚህ ትምህርት ቤት ለብዙ ዓመታት የወንጌልን ቃል ከተማሩ በኋላ ወደ ትውልድ አገራቸው ጎጃም ተመለሱና የግዕዝ ቅኔ ትምህርት ቤት ገቡ። ቅኔውን ከሙሉ አገባቡ ጋር አሳምረው ከዘረፉ በኋላ አለቃ የሚለውን ከፍተኛ ማዕረግ አግኝተው እንደገና ምፅዋ በመመለስ በተማሩበት እምኩሉ ትምህርት ቤት በመምህርነት አገለገሉ ። በዚህ ጊዜም \"መጽሐፈ ሰዋሰው \" የተሰኘውን የመጀመርያ መፅሐፋቸውን ፅፈዋል። አለቃ በሕይወት ዘመናቸው ከደረሷቸው መፅሐፍቶቻቸው ዋና ዋናዎቹ እስካሁን ድረስ የሚገኘው በስዊድንኛ ቋንቋ የጻፉት en Teologisk strid infor Ras Mengescha\" ( A theological debate before Ras Mengesha....ወይም ነገረ መለኮታዊ ክርክር በራስ መንገሻ ችሎት ) እና በእጅ ፅሑፋቸው የተዘጋጀውና አብዛኛው ማጣቀሻው በግዕዝ የሆነው የአማርኛ መዝገበ ቃላት ወይም የፅንሰ-ሐሣብ መዝገብ ናቸው ። እንደገና ወደ ትውልድ መንደራቸው የተመለሱት አለቃ ታዬ በወቅቱ ቤጌምድርን ይገዙ በነበሩት በራስ መንገሻ አቲከም ዘንድ ሞገስ በማግኘታቸው በ፲፰፻፺፩ ዓ/ም ወደ ዳግማዊ ዓፄ ምኒልክ ላኩዋቸው ። ለንጉሠ ነገሥቱም የበኩር ሥራቸው የሆነውን መፅሐፈ ሰዋሰውን በገጠ በረከትነት ሰጡ። ንጉሠ ነገሥቱም የግል ፀሐፌያቸውን ፀሐፌ-ትዕዛዝ ገብረሥላሴን ባልደረባ አድርገው ሰጡዋቸው። በንጉሠ ነገሥቱ እና በመኳንንቱ ዘንድ ከፍተኛ ከበሬታ በማግኘታቸው የቀኑ አንዳንድ የቤተ ክህነት ሰዎች «አለቃ ታዬ ትምህርቱን የቀሰመው ከሚስዮናውያን ነው» በሚል ሰበብ ብቻ ክስ ያበዙባቸው ስለነበር ይህኑኑ ጉዳይ ለአፄ ምኒልክ አመልክተው የሚከተለውን ደብዳቤ ተቀበሉ፦ «ሞዐ አንበሳ ዘዕምነገደ ይሁዳ፣ ዳግማዊ ምኒልክ ሥዩመ እግዚአብሔር ንጉሠ ነገሥት ዘኢትዮጵያ። አለቃ ታየ ገብረማርያም የሚባል ምጥዋ የነበረ ሀይማኖቱን እኛ መርምረነዋልና ማንም አንዳች አይበለው በሀይማኖት ነገር ። በኅዳር ወር በስድስተኛው ቀን ፲፰፻፺፩ ዓ/ም በወረኢሉ ከተማ ተፃፈ ።» ከዚህ በኋላ ወደ ቤጌምድር ተመልሰው ሥራቸውን ቀጠሉ። ዳሩ ግን አሁንም «የታዬ ሀይማኖት የፈረንጅ ነው። ንጉሡ ሳያውቁ ነው ማህተም የሰጡት።» የሚሉ ከሳሾች በመነሳታቸው እንደገና ተከሰው ግብፃዊው ሊቀ-ጳጳስ አቡነ ማቴዎስ ፊት ቀረቡ። አቡነ ማቴዎስም ጉባዔ ከተው አለቃ ታዬን ካስጠሩ በኋላ «አንት አህያ !"} {"id": "47906", "contents": "አራት በተራ አቆጣጠር ከሦስት የሚከተለው ቁጥር ነው። ምልክቱ ከግዕዝ እንደ ተወረሰ ፬ ነው፣ ይህም ከግሪክ አልፋቤት ፬ኛው ፊደል ደልታ (በትልቁ «Δ») እንደ ተወሰደ ይታመናል። በብዙ ልሳናት የሚገኘው ምልክት 4 ከሕንዳዊ ቁጥር ምልክቶች ተደረጀ። እነዚህ ምልክቶች በአውሮፓ ከ968 እና 1550 ዓም መካከል እየተደረጁ ተቀባይነት አገኙ። ከዚያ አስቀድሞ በሮማውያን ቁጥር ምልክቶች የ«አራት» ምልክት «IV» (ወይም «iv») ነበር።"} {"id": "19881", "contents": "ባሩክ ስፒኖዛ (ህዳር 24፣ 1632 – የካቲት 21፣ 1677) የደች ፈላስፋ ሲሆን አመጣጡም ከፖርቱጋል አይሁድ ቤተሰብ ነበር። ባሩክ ከ17ኛው ክፍለ ዘመን ታላላቅ የምክኑያዊነት ፈላስፋወች አንዱ እንደሆነ ስምምነት አለ። ሌሎች የዘመኑ ምክኑይዊነት አራማጆች ሌብኒዝ እና ደካርት ይጠቀሳሉ። የስፒኖዛ አስተሳሰቦች በአይሁድ ህብረተሰብ ዘንደ የተጠላ ነበር። ስለሆነም በ1656 ከህብረተስቡ እንዲገለል ተደርጎ ነበር። የስፒኖዛ ዋና ሃሳብ አምላክ እና ተፈጥሮ አንድ ናቸው የሚል ነበር። ተፈጥሮ ማለቱ እዚህ ላይ ማንኛው ህልው ነገር (ያለ ነገር) ይጠቀልላል። በጊዜው ይሰራበት የነበረውን የአዕምሮ እና አንጎል ክፍፍልን በመካድ ሁለቱም የአንድ አምላክ አዕላፍ ክፍላት አባል ናቸው አዋህዷል። በተፈጥሮ ውስጥ ሰናይም ሆነ ዕኩይ የሆነ ነገር የለም ። ሰናይና እኩይ ትርጉም ያላቸው ለሰው ልጆች ብቻ ነው በማለት አስረድቷል። ለሰው ልጆች አንድ ኩነት (ክስተት) ሰናይ የሚሆነው ወደ ደስታ የሚመራው ሲሆን እና እኩይ የሚሆነው ደግሞ ለሃዘን ሲዳርገው ነው ብሎ አስረድቷል። ስፒኖዛ ሁለት አይነት የሰው ልጅ አስተሳሰቦችንና ስሜቶችን ገልጿል፡ አንደኛው ተነሳሽ ሲባል፣ አንድ ሰው ከራሱ አመንጭቶ የሚፈጽመውን ተግባር ይገልጻል። አንድን ሰው የራሱን ተግባር በበለጠ በተረዳ ቁጥር፣ የበለጠ ተነሳሽ ይሆናል። ተነሳሽ ስሜቶች ለደስታና አምላክን ለማወቅ እንዲሁም ነጻነትን ለመቀዳጀት ያበቃሉ። ሁለተኛው ፈዛዛ ሲባል፣ አንድ ሰው በሌሎች ሰወች ተፅዕኖ ስር ሲወድቅ ነው። በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ Baruch Spinoza የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ። እንደ ስፒኖዛ አስተሳሰብ የሁሉ ሰው ግብ አምላክን በማወቅ መውደድ ነው (በሌላ አነጋገር፣ ተፈጥሮን በተቻለ መጠን ማውቅና መረዳት ነው)።"} {"id": "47907", "contents": "አምስት በተራ አቆጣጠር ከአራት የሚከተለው ቁጥር ነው። ምልክቱ ከግዕዝ እንደ ተወረሰ ፭ ነው፣ ይህም ከግሪክ አልፋቤት ፭ኛው ፊደል ኤፕሲሎን («Ε፣ ε») እንደ ተወሰደ ይታመናል። በብዙ ልሳናት የሚገኘው ምልክት 5 ከሕንዳዊ ቁጥር ምልክቶች ተደረጀ። እነዚህ ምልክቶች በአውሮፓ ከ968 እና 1550 ዓም መካከል እየተደረጁ ተቀባይነት አገኙ። ከዚያ አስቀድሞ በሮማውያን ቁጥር ምልክቶች የ«አምስት» ምልክት «V» ነበር።"} {"id": "47296", "contents": "የኔዘርላንድ አንቲሊዝ ከ1947 እስከ 2003 ዓም. ድረስ በካሪቢያን ባህር የተገኘ የኔዘርላንድስ ደሴት ግዛት ነበረ። በ2003 ዓም ሀገሩ ወደ ተለያዩ ግዛቶች ተከፋፈለ፤ እነርሱም አሩባ፣ ኪውረሳው፣ ስንት ማርትን፣ እና ካሪቢያን ኔዘርላንድ ናቸው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "19908", "contents": "ፍሬደሪክ ሄግል (ነሐሴ 27, 1770 – ህዳር 14, 1831) ስቱትጋርትይኖር የነበር የጀርመን ፈላስፋ ነው። ሄገሊያኒዝም የተሰኘውን የፍልስፍና ፈር የቀደደው ይሄ ሰው ጀርመን ሃሳባዊነት የተሰኘውን የፍልስፍና ክፍልም ከፍቷል። ሄግል በራሱ ስራ ብቻ ሳይሆን ሌሎችን ፈላስፋወች በተጽኖው ስር በማስገባት ይታወቃል፣ ከኒህ ውስጥ የርሱን አቋም የሚደግፉ ጆን ፖል ሳትራ፣ ካርል ማርክስዋና ተጠቃሽ ሲሆኑ፣ እርሱን የሚቃወሙት ደግሞ ሶረን ኬርከጋርድ፣ [[[አርተር ሾፐናውር]]፣ ኒሺ ይጠቀሳሉ። የሄግል መጽሐፎች ለማንበብ አስቸጋሪ እና በአንድ ጊዜ ብዙ ሃሳቦችን የሚዳስሱ ነበሩ። ሄግል ስለታሪክ፣ ፖለቲካ፣ ሃይማኖት፣ ኪነት፣ አምክንዮ እና ሜታፊዝክስ ጽፏል።"} {"id": "48944", "contents": "አንትረቢ ወይም ኤንትሮፒ በስነግለት (ቴርሞዲናሚካ) ዘንድ በስነግሌታዊ ሁለተኛ ሕግ ሙቀትና ቅዝቃዜ ምንጊዜም ቢቀላቅሉ ወደ አንድ ሙቀት አንድላይ እስከሚደርሱ ድረስ በአንዱ ጣቢያ ውስጥ ሲቀላቀሉ ወደ ኤንትሮፒ ይመለሳል ይባላል። ለምሳሌ አንድ በረዶ ክፍል በሙቅ ውሃ ተጨምሮ ቶሎ ይቀልጣልና የውሃው ሙቀት ወደ አንትረቢ መሄድ ይባላል። በዚህ አጋጣሚ አንትረቢ በሌላ ረገድ የሥልጣኔ ተቃራኒ ማለት ሊሆን ይችላል። በዚህም ትርጉም አንድ ኅብረተሠብ ያለ ምንም ሕግ ወይም ሥልጣኔ የሚደርስበት ኹኔታ ያመልክታል።"} {"id": "12532", "contents": "እካንዲየም (scandium) የንጥረ ነገሮች ሠንጠረዥ ውስጥ ኬሚካዊ ውክሉ Sc ነው። አቶማዊ ቁጥሩም 21 ነው። የጥንተ፡ንጥር ጥናት (ኬሚስትሪ) በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ ስካንዲየም የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ። (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "16839", "contents": "ቲታኒየም (titanium) የንጥረ ነገሮች ሠንጠረዥ ውስጥ ኬሚካዊ ውክሉ Ti ነው። አቶማዊ ቁጥሩም 22 ነው። የጥንተ፡ንጥር ጥናት (ኬሚስትሪ) በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ ቲታኒየም የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ። (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "2766", "contents": "1 January 1962 - 10 September 1962 እ.ኤ.ኣ. = 1954 አ.ም. 11 September 1962 - 31 December 1962 እ.ኤ.ኣ. = 1955 አ.ም."} {"id": "12499", "contents": "ኒዮዲሚየም (Neodymium) የንጥረ ነገሮች ሠንጠረዥ ውስጥ ኬሚካዊ ውክሉ Nd ነው። አቶማዊ ቁጥሩም 60 ነው። የጥንተ፡ንጥር ጥናት (ኬሚስትሪ) በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ ኒዮዲሚየም የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ። (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "3637", "contents": "ቤጂንግ (ቻይንኛ፦ 北京፤ ትክክልለኛ ፑቶንግኋ አጠራር፦ /ፐይፂንግ/) የቻይና ሕዝባዊ ሬፑብሊክ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 10,849,000 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 8,689,000 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 39°55′ ሰሜን ኬክሮስ እና 116°23′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል። ^ ጂ ከተማ የጂ መንግሥትና የያን መንግሥት ዋና ከተማ ነበረ። ^ በጪን ሥርወ መንግሥት ጂ ከተማ የጓንግያንግ አውራጃ መቀመጫ ሆነ። ^ During the Eastern Han Dynasty, Youzhou, as one of 12 prefectures, contained a dozen subordinate commanderies, including the Guangyang Commandery. In 24 AD, Liu Xiu moved Youzhou's prefectural seat from Ji County (in modern-day Tianjin) to the City of Ji (in modern-day Beijing). In 96 AD, the City of Ji served as the seat of both the Guangyang Commandery and Youzhou. The Wei Kingdom reorganized and decentralized the governance of commanderies under Youzhou. Guangyang Commandery became the State of Yan (燕国), which had four counties: Ji County, Changping, Jundu and Guangyang County, and was governed from the City of Ji. Fanyang Commandery was governed from Zhuo County."} {"id": "36857", "contents": "ፍሎሪዳ ከሃምሳዎቹ አንዷ የአሜሪካ ክፍለ ግዛት ናት። ፍሎሪዳ ፀሃያማዋ ክፍለ ግዛት በመባል ትታወቃለች።"} {"id": "3600", "contents": "ዳካ የባንግላደሽ ዋና ከተማ ነው። ከ7ኛ ክፍለ ዘመን ጀምሮ ሰዎች በሥፍራ ኑረውበታል። በ1600 ዓ.ም. የሙጋል መንግሥት ዋና ከተማ ሆነ። ከ1600 እስከ 1620 ዓ.ም. ድረስ የከተማው ስም ጃሃንጊር ናጋር ነበረ። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 12,560,000 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 5,378,023 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 23°42′ ሰሜን ኬክሮስ እና 90°22′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል። National Assembly of Bangladesh, Dhaka. National Assembly of Bangladesh, Backside. Hatirjheel 2nd-bridge, Dhaka. Crescent Lake - Chandrima Uddan. Mausoleum of Ziaur Rahman, Chandrima Uddan. Sunrise in Dhaka. Hatirjheel"} {"id": "45989", "contents": "ዶራእሞን (Doraemon) (ドラえもん) የጃፓን የታወቀ ካርቱን ድመት ነው። ኮሚክስ፣ ቴሌቪዥን ትርዒቶች እና ፊልሞች ውስጥ ነው።"} {"id": "47016", "contents": "ኦሪት ዘፍጥረት የመጽሐፍ ቅዱስ፣ የብሉይ ኪዳንና የኦሪት የመጀመሪያው መፅሐፍ ነው። በዚሁ መጽሐፍ ከሥነ-ፍጥረት፣ የዔድን ገነት ጀምሮ እስከ ዮሴፍ ዕረፍት በጌሤም ድረስ ይተረካል። በተለይ ለአብርሃም፣ ለወላጆቹና ለተወላጆቹ ትኩረት ይሰጣል። ማየ አይኅ፣ የኖህ መርከብ የኖኅ ልጆች፣ የባቢሎን ግንብ ከዚህ ጥቂት ክፍለዘመናት በኋላ አብርሃም ከአረመኔነት ወደ እግዚአብሔር ዞረ። ስለ ሰዶም፣ እስማኤል ይስሐቅ፣ ያዕቆብና ልጆቹ ይተርካል፣ በመጽሐፉ መጨረሻ ዕብራውያን በጌሤም (ስሜን ወይም ላይኛ ግብጽ በአባይ ወንዛፍ ዙሪያ) ይገኛሉ። በልማድ መሠረት፣ እንደ ሌሎቹ የኦሪት መጻሕፍት፣ የመጽሐፉ ደራሲ ወይም አቀነባባሪ ሙሴ እንደ ነበር ይባላል። እንዲሁም ሌላው መጽሐፍ፣ መጽሐፈ ኩፋሌ ስለነዚህ ታሪኮችና ዘመኖች ሲተርክ፣ መላዕክት ለሙሴ በደብረ ሲና በቀጥታ እንዳቀረቡት ይላሉ። በኦሪት ዘፍጥረት ውስጥ ካለው መረጃ፣ ግማሹ ያህል ከኩፋሌ ውስጥ ደግሞ ይገኛል። በዘፍጥረት ውስጥ ሌላው ግማሽ ካልታወቁት ምንጮች ወይም ጥንታዊ ልማዶች ሊሆኑ ይቻላል። : ይህ ፡ አጭር ፡ ሃይማኖት ፡ ነክ ፡ ጽሑፍ ፡ መሠረት ፡ ወይም ፡ መዋቅር ፡ ነው። እርስዎ ፡ ሊያስፋፉት ፡ ይችላሉ!"} {"id": "17294", "contents": "ዳግማዊ ዛር ኒኮላይ (መስኮብኛ፦ Николай II፣ ሙሉ ስም፦ Николай Александрович Романов ኒኮላይ አሊየክሳንድሮቪች ሮማኖቭ) የመጨረሻው የሩሲያ ንጉሠ ነገሥት ነበሩ። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "37823", "contents": "ኣሕጉር በምድር ያለው ትልቅ ቅጥልጥል መሬት ክፍል ነው። በጠቅላላ 7 አሕጉሮች እንዳሉ ስምምነት ይኖራል፤ አፍሪቃ፣ እስያ፣ አውሮፓ፣ ስሜን አሜሪካ፣ ደቡብ አሜሪካ፣ አውስትሬሊያ እና አንታርክቲካ ይቆጠራሉ። በሌሎች ዘንድ ኦሲያኒያ አውስትሬልያንና በፓሲፊክ ውቅያኖስ ያሉትን ደሴቶች አንድላይ ያጠቅልላል። በሌላ አቆጣጠር ስሜንና ደቡብ አሜሪካ አንድላይ እንደ አሜሪካዎች ወይም አውሮፓና እስያ አንድላይ እንደ አውርስያ ናቸው።"} {"id": "18843", "contents": "ሠላማዊ ውቅያኖስ (እንግሊዝኛ: Pacific Ocean) በስፋቱ ፩ኛው ውቅያኖስ ነው። በዚህም ምድራችን ላይ ከሠሜናዊው ጫፍ አርክቲክ እስከ ደቡቡ ጫፍ ደቡባዊ ውቅያኖስ ድረስ ይሸፍናል። በዚህም በምዕራብ በኩል በእስያ እና አውስትራልያ እንዲሁም በምስራቅ በኩል በአሜሪካዎቹ አህጉራት ይዋሰናል። ይህ ውቅያኖስ በመሬት ላያፈር ከሚገኘው ውሃ ፵፮ ከመቶውን ይይዛል። ይህም እስከ ፻፷፪·፪ ሚሊዮን ካሬ ኪሎ ሜትር ድረስ በሚሸፍን ይዞታው ነው። ውቅያኖስ ሕንድ ውቅያኖስ አትላንቲክ ውቅያኖስ ደቡባዊ ውቅያኖስ አርክቲክ ውቅያኖስ ^ http://concise.britannica.com/ebc/article-9374340/Pacific-Ocean Pacific Ocean"} {"id": "49014", "contents": "ፓርቴኖን በአቴና ከተማ፣ ግሪክ አገር በ446 ዓክልበ. የተጨረሰ ዝነኛ ሥነ ሕንጻ ነው። ለ900 ዓመታት ያህል እስከ 427 ዓም ድረስ የአቴና (ጣኦት) አረመኔ ቤተ መቅደስ ነበረ። ሕንጻው ከ600 ዓም በፊት ቤተ ክርስቲያን ሆነ፣ ከ1500 ዓም በፊት ደግሞ የኦቶማን ቱርክ መስጊድ ሆነ። በ1679 ዓም ህንጻው በጦርነት ፍንዳታ ተጎዳ፣ ፍርስራሹ እስካሁንም ድረስ በአቴና ከተማ ሊታይ ይችላል። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "3748", "contents": "አምስተርዳም በይፋ (በሕግ) ከ1806 ዓ.ም. ጀምሮ የነዘርላንድ ዋና ከተማ ሆኗል። ሆኖም የነዘርላንድ መንግሥት መቀመጫ በተግባር በደን ሃግ ከተማ ቆይቷል። በዚህ ሥፍራ መንደር ከ1267 ዓ.ም. ጀምሮ ይዘገባል፤ ስሙም «አምስተለርዳም» ማለት «የአምስተል ወንዝ ገደብ» ተባለ። ወንዙም ከጥንታዊ ሆላንድኛ /አመሰተለ/ «ውሃ ሠፈር» ተሰየመ። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 737,900 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 52°21′ ሰሜን ኬክሮስ እና 04°54′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል።"} {"id": "32756", "contents": "እስስት የእንሽላሊት አይነት ተሳቢ እንስሳ ናት። አንዳንድ የእስስት አይነቶች የቆዳ ቀለማቸውን በመቀያየር ይታወቃሉ። እስስቶች ቀለማቸውን የሚቀይሩበት ምክንያት ሶስት አይነት ሲሆን አንደኛው በአሉበት ስሜት ምክንያት፣ ሁለተኛው በከባቢ ብርሃን፣ እና ሶስተኛው በሙቀት ምክንያት ናቸው። በተለይ የሚገርም ከከባቢ ቀለማት ጋር በመምሰል ለመደብቅ ያለው ችሎታ ነው፤ ከዚህም የተነሣ «እስስታይ» የተባለው አለባበስ በሥራዊቶች ዛሬ ይጠቀማል። እስስቶች ረጅም፣ እሚያታብቅ ምላስ አላቸው። እኒህ ምላሶቻቸው ከሰውነታቸው ሁለት እጥፍ መለጠጥ ይችላሉ። አይኖቻቸው ለየብቻቸው መንቀሳቀስ ይችላሉ። እስስቶች ብዙ ጊዜ ሚመገቡት ትንኞችን ሲሆን አልፎ አልፎ ትናንሽ እንሽላሊቶችን ይበላሉ። እስስቶች በአውሮጳ፣ አሜሪካና አፍሪካ፣ በተለይም በማዳጋስካር ይገኛሉ። እስስት ማዳጋስካር የእስስት ዐይን እስስት ሲፈራ ይጠቆራል"} {"id": "8469", "contents": "Play media ሳሙኤል ላንግሆርን ክሌመንስ (እንግሊዘኛ: Samuel Langhorne Clemens) ወይም በብእር ስሙ ማርክ ትዌይን አሜሪካ ካፈራቻቸው ድንቅ ጸሃፍት መካካል የሚመደብ ደራሲ ነው። ትዌይን በኖቬምበር 1835 ዓ.ም. ሚዙሪ በተባለችው የአሜሪካ ግዛት ተወለደ። 18 ዓመት እስኪሞላው ድረስ ከቤተሰቦቹ ጋር የኖረው ሃኒባል በተባለች እና ሚሲሲፒ ላይ በተቆረቆረች ትንሽ ከተማ-አከል ቦታ ነው። አባቱ በ1847 ሲሞት ትዌይን ትምህርቱን በማቋረጥ በማተሚያ ቤት ውስጥ በሰልጣኝነት ተቀጠረ። ይህን ስራውን በ1857 በመተው የእንፋሎት ጀልባ ነጂ በመሆን መስራት ጀመረ። በዚሁ ስራ በቆየባቸው አመታት ነው ኋላ ላይ አድናቆትን ላተረፉለት የስነ-ጽሁፍ ስራዎቹ የሚሆኑትን እውቀቶች ለማሰባሰብ የበቃው። እሱ ራሱም እንዳለው በዚሁ ስራ ላይ ነው \"ማንኛውንም በልብ-ወለድ፣ በግለ-ታሪክም ሆነ በታሪክ ላይ ሊገኙ የሚችሉ የሰው ባህርያትን\" ሊያጠና የበቃው። በ1861 እ.ኤ.አ. የአሜሪካ የእርስ-በርስ ጦርነት በመቀስቀሱ ምክንያት ማንኛውም አይነት የመርከብ ላይ ጉዞ ሲስተጓጎል ትዌይንም ስራውን ለመልቀቅ ተገዷል። ከዚህ በኋላም በውትድርና ወዶ-ገብነት፣ በወርቅ ማእድን ፈላጊነት፣ በጋዜጠኝነት ወዘተ ስረቷል። በ1869 ዓ.ም የመጀመሪያ ዋነኛ ስራው የሆነውን \"The Innocents Abroad\" ለማሳተም በቃ። ይኽ ድርሰት ክሌመንስ ራሱ በአውሮፓ እና በእየሩሳሌም ባካሄዳቸው ጉብኝቶች ላይ የተመሰረተ ነው። በ1870 ዓ.ም ኦሊቭያ ላንግዶንን በማግባት ኑሮውን ኮኔቲከት በተባለችው ግዛት አድርጓ በዛው ለ17 ዓመታት ኖሯል። በነዚህ 17 ዓመታት ነው አድናቆት ያተረፉለት ስራዎቹን ማለትም \"Roughing It\"፣ \"The Adventures of Tom Sawyer\"፣ Life on the Mississippi\"፣ እና ከሁኡ የላቀ የተባለለት ድርሰቱን \"The Adventures of Huckleberry Finn\"ን ያሳተመው። ትዌይን በ1910 ዓ.ም አርፎ ሬዲንግ፣ ኮኔቲከት ውስጥ በድኑ አርፏል።"} {"id": "18699", "contents": "ሉዊስ ለአሞር (እ.አ.አ. ከ1908-1988) ታዋቂ አሜሪካዊ ደራሲ ነው። በዋናነት እንግሊዝኛ: Jubal Sackett በተሰኘው ስራው ይታወቃል። ‎የአሜሪካዊ ደራሲያን ዝርዝር (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "52282", "contents": "የ"} {"id": "52306", "contents": "የንግድ ባንክ ዋና መሥሪያ ቤት የኢትዮጵያ ትልቁ ባንክ ዋና መሥሪያ ቤት ነው። የኢፌዴሪ መንግስት ንብረት የሆነው። ከ 5 ዓመታት የጉልበት ሥራ በኋላ በየካቲት 5, 2014 ተመርቋል። ሕንፃው በአዲስ አበባ እና በመላ አገሪቱ ውስጥ ረጅሙ ነው። በአፍሪካ 3ኛው እና በአለም 1450ኛ ረጅሙ። ባንኩ 303 ሚሊዮን ዶላር ወይም ከ15 ቢሊዮን 200 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ አድርጓል ሕንፃው 209.3 ሜትር ቁመት ወይም ወደ 687 ጫማ ነው። ህንጻው 165,000 ስኩዌር ጫማ መሬት ላይ ነው።\"209.15 ሜትር ርዝመት ያለው (ቁመት) ተብሎ የተገለፀው የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የዋናውን ፋሲሊቲ ግንባታ ለማጠናቀቅ አምስት አመት ከ11 ወር እንደፈጀም ተነግሯል።\" 11 እና 13 ፎቅ ከፍታ ያላቸው ከንግድ ባንክ ህንፃዎች ውጪ ሌሎች ሕንፃዎችም አሉ።እነዚህ ሕንፃዎች ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ዋና ሕንፃ ጋር የተገናኙ ናቸው።የተቀሩት የባንኩ ሁለት ክፍሎች ለኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ዋና ህንጻ ተጨማሪ ቦታ ሆነው የሚያገለግሉ ሲሆን ተያያዥነት ያላቸው እና በቀላሉ በሰዎች የሚተላለፉ እና የሚሄዱ ናቸው። \"የካቲት 6 ቀን 2014 (ኢዜአ) 80 ወርቃማ ዓመታትን ያስቆጠረው አንጋፋው የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ያስገነባው አዲስ ህንጻ በዛሬው እለት ይመረቃል። በኢትዮጵያ 117 ዓመታትን ያልበለጠ እድሜ ባስቆጠረው የባንክ ስራ ታሪክ ትልቅ አሻራ ይዞ የዘለቀ የፋይናንስ ተቋም ነው፤የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ። በ1935 ዓ.ም በ1 ሚሊዮን የማሪያትሬዛ መነሻ ካፒታል ‘የኢትዮጵያ መንግስት ባንክ’ በሚል የብሔራዊ ባንክን እና የንግድ ባንክን ሚና አጣምሮ በመያዝ ነበር የተመሰረተው። በ1955 ዓ.ም ብሔራዊ ባንክ ሲቋቋም ‘የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ’ በሚል ስያሜ የአገሪቷን ገንዘብ ተቆጣጣሪነት ሚናውን በመተው በንግድ ሥራ ዘርፉን ይዞ ቀጠለ። 80 ዓመታትን ያስቆጠረው ይህ አንጋፋ ባንክ በቅርቡ ይፋ ባደረገው መረጃ ከ1 ሺህ 800 በላይ ቅርንጫፎች እና ከ34 ሚሊዮን በላይ ደንበኞችን አፍርቷል። 80ኛ ዓመት የምስረታ በዓሉን ሲያከብር ግን በአገሪቱ ብቻ ሳይሆን በቀጣናው ሰማይ ታካኪ አዲስ ዋና መሥሪያ ቤት ህንፃ ገንብቶ በዛሬው እለት ያስመርቃል።\" ^ https://www.lekreports.com/ethiopia-inaugurates-303-million-dollar-bank-headquarters-building/ ^ https://www.skyscrapercenter.com/building/commercial-bank-of-ethiopia/8825 ^ https://www.fanabc.com/የኢትዮጵያ-ንግድ-ባንክ-ለዓለም-አቀፍ-ውድ/ ^ https://www.ethioexplorer.com/80ኛ-ዓመቱን-የሚያከብረው-የኢትዮጵያ-ንግድ/ ^ https://ethiopiainsider.com/2022/5867/ ^ https://www.ethiopianreporter.com/article/24695 ^ https://addismayor.gov.et/am/ሀቆች-ስለ-ግዝፉ-የኢትዮጵያ-ንግድ-ባንክ-ዋ/ ^ https://am.constructionreviewonline.com/news/ethiopia/ethiopia-industrial-inputs-development-enterprise-headquarters-building-design-complete/ ^ https://amharic.zehabesha.com/archives/127146 ^ https://am.al-ain.com/article/ethiopia-will-open-its-doors-to-international-banks-pm-abiy-ahemed ^ https://waltainfo.com/am/ጠ-ሚ-ር-ዐቢይ-የኢትዮጵያ-ንግድ-ባንክ-ህንጻ/ ^ https://www.ena.et/?p=161729"} {"id": "3666", "contents": "ሱቫ የፊጂ ዋና ከተማ ነው። በ1874 ዓ.ም. አገሪቱ የእንግሊዝ ቅኝ አገር ገና ስትሆን የመንግሥት መቀመጫ ወደ ሱቫ ከለቩካ ተዛወረና። በ1988 ዓ.ም. (መጨረሻ ቆጠራ) የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 77,376 ሆኖ ተገመተ። በዙሪያው በጠቅላላ ግን 167,975 ሰዎች ነበሩ። ከተማው 18°08′ ደቡብ ኬክሮስ እና 17°25′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል።"} {"id": "45039", "contents": "ፍራንክ ሎይድ ራይት (እንግሊዝኛ፦ Frank Lloyd Wright) (1859-1951 ዓም) የአሜሪካ ሥነ ሕንፃ ሊቅ (አርኪቴክት) ነበር። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "47167", "contents": "ሴርዊዩስ ሱልፒኪዩስ ጋልባ ለአጭር ዘመን ለ፯ ወር ከሰኔ ወር 60 ዓም ጀምሮ የሮሜ መንግሥት ቄሣር ነበር። የአራቱ ቄሣሮች ዓመት መጀመርያው ንጉሥ ነበረ። ጋልባ በ10 ዓክልበ. በጣልያን ተወለደ። በሮሜ ግቢ፣ ነገሥታት አውግስጦስና ጢቤርዮስ እንደ ጎበዝ ወጣት ቆጥረውት ወደ ፊት ትልቅ ይሆናል እንዳሉ ተጽፏል። በነገሥታት ሰዶማዊ ኑሮ ዘዴ ልጆች አልወለዱም ስለ ነበር፣ አልጋ ወራሽ ምንጊዜም የተወደደው ጎረምሳ እንደ ንጉሥ ዕንጀራ ልጅ ነበር። ጋልባ በ12 ዓም በሥራዊት የፕራይቶር ማዕረግ አገኘ፣ ለ25 ዓም ቆንሱል ሆኖ ተመረጠ። በ53 ዓም ንጉሥ ኔሮን የሂስፓኒያ ታራኮነንሲስ ክፍላገር (ምሥራቅ ስፔን) አገረ ገዥ አድርጎ ሾመው። የጋሊያ ሉግዱኔንሲስ (ፈረንሳይ) አገረ ገዥ ጋዩስ ዩሊዩስ ዊንዴክስ በኔሮን ማባከንና አምባገነንነት ተቀይሞ በ60 ዓም ዓመጸበት። በኔሮን ፈንታ ጋልባ የተሻለ ቄሣር ለማድረግ አሰበ። የኔሮን ጌርማኒያ ሥራዊት አለቃ ሉኪዩስ ዌርጊኒዩስ ሩፉስ ግን በውግያ ዊንዴክስን አጠፋው። ከዚህ በኋላ የዌርጊኒዩስ ሥራዊት እሱን በኔሮን ፈንታ ይደግፍ ነበር፤ ዌርጊኒዩስ ግን የትም አልገሠገሠም። ጋልባ ከኔሮ ይሻለናል የሚል ስሜት ከፈረንሳይና ከስፔን ይልቅ ወደ ጣልያን እራሱ ሲስፋፋ፣ የኔሮን ሥልጣን እየጠፋ፣ በመጨረሻ ኔሮን ራሱን ገደለና ጋልባ ወደ ሮሜ ገሥግሦ ወዲያው ቄሣር ተደረገ። ከዚህ ብሔራዊ ትግል ቀጥሎ ጋልባ የማይቀበሉትን ብዙ ገደለ፤ ወይም በገብር ሸከማቸው፤ በአጠቃላይ ጨካኝ አመራር ተከተለ። በእርጅናው ደግሞ ሦስት ወንድ ተወዳጆች በእውነት እንደ ገዙት ይባል ነበር። በሚከተለው ጥር ወር የጌርማኒያ ሥራዊት በጋልባ ላይ አመጹበትና የጌርማኒያ አገረ ገዥ ዊቴሊዩስ ንጉሥ እንዲሆን አዋጁ። ጋልባ በሮሜ ቆይቶ አልጋ ወራሹ ሉኪዩስ ካልፒኒዩስ ፒሶ እንዲሆን ሰየመው። በዚህ የሉሲታኒያ (ፖርቱጋል) አገረ ገዥ ኦጦ በተለይ ተናደደ፣ አልጋ ወራሽነቱን ለራሱ መኝቶ ነበርና። የሮሜ ሥራዊት ደግሞ ኦጦን ደገፈውና በጋልባ ላይ አመጹ። ጋልባ በድካምነቱ በቃሬዛ ተሸክሞ ሲቀርብላቸው ገደሉትና ያንጊዜ ኦጦ ለአጭር ወራት በፈንታው የሮሜ ቄሣር ሆነ።"} {"id": "35093", "contents": "ኬልሃይም (ጀርመንኛ፦ Kelheim) በዳኑብ ወንዝ ላይ በጀርመን አገር የሚገኝ ከተማ ነው። በዚህ አካባቢ በጥንት ቅድመ-ታሪክ በሰፊና ታላቅ ግቢ ውስጥ የነበረ ከተማና አምባ እስካሁን በፍርስርሽ ይታያል። ኬልቶች በኋላ አርኪሞይኒስ ወይም አልኪሞይኒስ እንዳሉት ይታስባል። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "4809", "contents": "1 January 1758 - 8 September 1758 እ.ኤ.ኣ. = 1750 ዓ.ም. 9 September 1758 - 31 December 1758 እ.ኤ.ኣ. = 1751 ዓ.ም."} {"id": "45005", "contents": "መሪሊን መንሮ (እንግሊዝኛ፦ Marilyn Monroe) (1919-1954 ዓ.ም.) የአሜሪካ ፊልም ተዋናይ ነበረች። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "11279", "contents": "ፊኒክስ የአሪዞና ዋና ከተማ ነው። በጥንታዊ የኗሪዎች ፍርስራሽ ላይ በ1860 ዓ.ም. የተመሠረተው አሜሪካዊው ሰው ጃክ ስዊሊንግ ነበረ። በ1873 ዓ.ም. የከተማነት ሁኔታ ተቀበለና ከ1881 ዓ.ም. ጀምሮ የአሪዞና ጠቅላይ ግዛት መቀመጫ ሆነ። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "47940", "contents": "ራጀስጣን በምዕራብ የምትገኝ የሕንድ ክፍላገር ናት።"} {"id": "19158", "contents": "ቤላሩስ የአለም ባንዲራዎች ሰንደቅ ዓላማ (ይህ ባንዲራዎች ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "46908", "contents": "መካከለኛ እስያ ማለት በታሪክ ሰፊ ዙሪያ ሲሆን በዛሬው ዘመናዊ ትርጉም የቀድሞ ሶቭየት ኅብረት አምስት «-ስታን» አገራት፣ ካዛክስታን፣ ኪርጊዝስታን፣ ዑዝበኪስታን፣ ታጂኪስታንና ቱርክመንስታን ናቸው።"} {"id": "47108", "contents": ""} {"id": "48496", "contents": "ዐሌና ፓፓሪዙ (ግሪክኛ፦ Έλενα Παπαρίζου) (1982 እ.ኤ.አ.፣ ቦራስ፣ ስዊድን) የግሪክ ዘፋኝ ነች። Protereotita (2004) My Number One (2005) Iparhi Logos (2006) The Game of Love (2006) Vrisko To Logo Na Zo (2008) Giro Apo T' Oneiro (2010) Ti Ora Tha Vgoume? (2013) One Life (2014) TBA (2017)"} {"id": "38115", "contents": "ሉ ሡን (1874-1929 ዓ.ም.) የቻይና ጸሐፊ ነበረ። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "18559", "contents": "ለአዲስ አበባ ሠፈር፣ ንፋስ ስልክ ላፍቶን ይዩ። የነፋስ ስልክ፣ የእጅ ስልክ ወይም ተንቀሳቃሽ (ሞባይል) ስልክ ሽቦ አልባ በእጅ የሚይዝ ስልክ አይነት ነው። በአሁኑ ዘመን በመላ ዓለሙ ውስጥ የነፋስ ስልኮች ቁጥር ከቆዩት ቤት ውስጥ ቋሚ ባለ ገመድ ስልኮች ቁጥር ይበልጣል። ይህ የሚገርመው የድሮው ቋሚ አይነት ስልኮች ከንፋስ ስልኮች ይልቅ እጅግ ብዙ ዓመታት በገበያው ላይ ኑረዋል፤ ንፋስ ስልኮች ግን ለአጭር ዘመን ብቻ ተገኝተዋል። ስለዚህ በዓለሙ በጠቅላላ የንፋስ ስልክ መስፋፋት ባለፉት ጥቂት ዓመታት ውስጥ እጅግ ተከናወነ። እንዲህም የሆነበት ሳቢያ የንፋስ ስልክ አገልግሎት ለመክፈት ከቤት ስልክ ይልቅ ቀላልና ርካሽ ሆኗል። የዛሬ ንፋስ ስልኮች ደግሞ በአንድ ጊዜ ብዙ ተጨማሪ ችሎታዎች ሊያስገኙ ይችላሉ፤ ከነዚህም ውስጥ ጽሑፍን ማሳየትና መላክ፣ ስዕልን ማሳየትና መላክ፣ ቪዴዮን ከድምጹ ጋራ ማሳየትና መላክ፣ ቴሌቪዥን ማሰራጨትና የኢንተርኔት ግንኙነት ማቅረብ አሉ፤ ይህም ሁሉ በአንድ ትንሽ መሣርያ ሲሆን ከዚህ በላይ እንደ ካሜራ ፎቶዎች ወይም ፊልም ማንሣት ያስችላሉ። ይህም በእንግሊዝኛ እስማርት ፎን የሚባለው መሣሪያ ነው። በዓለሙ የንፋስ ስልኮች ቁጥር እየበዛ ሲሆን፣ በአንዳንድ አገራት እንኳን መጠኑ ከሙላት በላይ ደርሶአል፤ ለምሳሌ በ2000 ዓ.ም. በአውሮፓ ህብረት አገራት በአማካኝ ለመቶ መኖሪያዎች 119 ነፋስ ስልክ ግንኙነቶች ነበሩ። ዘመናዊ ንፋስ ስልኮች የሚሰጡት የኢንተርኔት ግንኙነት ፍጥነት ከማናቸውም ሌላ ዘዴ ጋር ይወዳደራል። በተለይ ብዙ ለሚዘዋወሩ፣ በመደሰቻ ቦታ ላሉ ወይም ቋሚ የቤት ኢንተርኔት ግንኙነት ለሌላቸው ተጠቃሚዎች እንደ ኢንተርኔት በር ያገልግላሉ። ^ Tinet 2009 እ.ኤ.አ.፣ ከአውሮፓ ኮሚሽን ሪፖርት (እስፓንኛ)"} {"id": "46796", "contents": "ማርቲኒክ በካሪቢያን ባሕር የሚገኝ የፈረንሳይ ደሴት ክፍላገር ነው።"} {"id": "3889", "contents": "ራዲዮ ራዲዮ ሞገዶችን በመከርከም መልዕክት ከቦታ ቦታ የሚተላለፍበት ቴክኖሎጂ ነው። ራዲዮ ሞገድ የብርሃን አይነት ሞገድ ሲሆን ልዩነቱ የራዲዩ ሞገድ የብርሃንን ያኽል አይርገበገብም። የራዲዮ ሞገድ በአየርም ሆነ በወና ውስጥ የሚጓዘው የኤሌክትሪክ መስኩን በማርገብገብና ሞገድ በመፍጠር ነው። ይህን ሞገድ ባህርዩን በዘዴ በመቀየር (በመከርከም) መልዕክት እንዲያዝል ተደርጎ ይላካል። ለምሳሌ የራዲዮ ሞገዱን ቁመት በአንድ ድምፅ ሞገድ ትክክል ተከርክሞ ሲጫን ኤ.ኤም ራዲዮ ይፈጠራል። በራዲዮ ሞገዱ ድግግሞሽ ላይ ሲጫን ደግሞኤፍ.ኤም ራዲዮ ይሆናል። በሞገዱ ቅድመት ላይ ሊጫን ይችላል፣ ሆኖም ይሄ ብዙ ጊዜ የተለመደ አይደለም። በድምፅ ሞገድ ትክክል የተከረከመው የራዲዮ ሞገድ ኤሌክትሪክ አስተላላፊ ቁስ ሲያጋጥመው በቁሱ ውስጥ ተለዋዋጭ የኤሌክትሪክ ጅረት ይፈጥራል። ይህን ተለዋዋጭ ጅረት የሚተረጉሙ መሳሪያወች የተጫነውን ድምፅ ከራዲዩ ሞገዱ አውርደው ወደ ስፒከሩ በመላክ የራዲዮ ዝግጅት እንዲደመጥ ይሆናል። ከድምፅ በተጨማሪ የምስል መልዕክትም ሊላክ ይችላል፣ በዚህ ወቅት የቴሌቪዥን ዝግጅት እንዲታይ ይሆናል። የራዲዮ ቴክኖሎጂ ብዙ ተማሪወችንና ብዙ ጊዜ የወሰደ ጥረት ነው እንጂ ያንድ ሰው ድንገተኛ ፈጠራ አይደለም። ሆኖም አንድ አንድ ተማሪወች ከሌሎች በተለየ መልኩ ጉልህ አስተዋጾ ስላደረጉ በታሪክ ተጠቃሽ ናቸው፣ ከነዚህ ውስጥ ቶማስ ኤድሰን፣ ኒኮላ ቴስላ እና ጉልየልሞ ማርኮኒ ዋናዎቹ ናቸው። በ1885 ዓ.ም. ኒኮላ ቴስላ እንዴት መልዕክትን ከአንድ ቦታ ወደ ሌላ ቦታ ያለ ሽቦ ማስተላለፍ እንዲቻል አሳየ ። ከዚያ በኋላ ተመራማሪወች፣ አንዱ ያንዱን ስራ በማሻሻል በ1887 ዓ.ም. ማርኮኒ ያለ ሽቦ መልዕክትን ከአንድ ቦታ ወደሌላ ሩቅ ቦታ የሚያስተላልፍ ስርዓት በተጨባጭ በመገንባት (2.4 ኪሎ ሜትር) በሚቀጥለው አመት ደግሞ ከእንግሊዝ አገር ለራዲዮ ፈጠራ ፓተንት በማግኘት አሁን ድረስ ስሙ ተጠቃሽ ነው። በ1889 ማርኮኒ የመጀመሪያውን የራዲዮ ማሰራጫ በአይል ኦፍ ራይት፣ እንግሊዝ በመክፈት እንዲሁም የራዲዮን ማምረቻ ፋብሪካ በማቋቋም ስሙ ከራዲዮ ፈጠራ ጋር እንዲቆራኝ ሆነ። ደግሞ ይዩ ራዲዮ ስርጭት ቁመት መከርከም ኤ.ኤም ራዲዮ ድግግሞሽ መከርከም ኤፍ.ኤም ራዲዮ አጭር ሞገድ\\መካከለኛ ሞገድ\\\\ረጅም ሞገድ የራዲዮ ቴክኖሎጂዎች ባትሪ የለሽ ራዲዮ ክሪስታል ራዲዮ ዲጂታል ራዲዮ ሳተላይት ራዲዮ ኅልዮት ኤሌክትሮመግነጢስ ጨረራ ራዲዮ ሞገድ ^ Dictionary of Electronics By Rudolf F. Graf (1974)."} {"id": "37351", "contents": "ሚያሚ ከፍሎሪዳ ታላላቅ ከተሞች አንዱ ነው። በህዝብ ብዛትም ከፍሎሪዳ ከተሞች የቀዳዊውን ቦታ ይዞ ይገኛል።"} {"id": "45036", "contents": "ዎልት ዲዝኒ (እንግሊዝኛ፦ Walt Disney) (1894-1959 ዓም) አሜሪካዊ ካርቱን ፊልም አምራች ነበር። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "10449", "contents": "የአንጎላ ፕሬዝዳንት የሀገሩና የአንጎላ መንግሥት መሪ ነው። ፕሬዝዳንቱ ጠቅላይ ሚኒስትር ቢሾምም፣ አብዛኛው የሕግ ማስፈጸሚያ ሥልጣን በራሱ በፕሬዝዳንቱ ላይ ነው የተወከለው። አጎስቲኖ ኒቶ (ኅዳር 1 ቀን 1968 ዓ.ም. - ጳጉሜን 5 ቀን 1971 ዓ.ም.) ሆዜ ኤድዋርዶ ዶስ ሳንቶስ (ጳጉሜን 5 ቀን 1971 ዓ.ም. - 2010 ዓም.)"} {"id": "2907", "contents": "ኒው ዮርክ በሰሜናዊ-ምስራቅ አሜሪካ የምትገኝ ክፍለ-ሀገር ናት። ከአስራ-ሦስቱ ጥንታዊ ክፍለ-አገራት አንዱም ናት። በ1997 የኒው ዮርክ የሕዝብ ብዛት 19,254,630 ሲሆን ከአገሩም 3ኛ ነው። የሕዝብ ብዛቱ በ0.1 ከመቶ ያድጋል።"} {"id": "4366", "contents": "1 January 1988 - 10 September 1988 እ.ኤ.ኣ. = 1980 ዓ.ም. 11 September 1988 - 31 December 1988 እ.ኤ.ኣ. = 1981 ዓ.ም."} {"id": "49233", "contents": "ፈርዖን ማለት የጥንታዊ ግብጽ ንጉሥ ነው። ይህ ከግብጽኛ «ፐር-ዓ» ከ«ፐር» (ቤት) እና «ዓ» (ታላቅ) ወይም «ታላቁ ቤት» ደረሰ። ፐር-ዓ መጀመርያ ቤተ መንግሥት ለማመልከት ሲሆን፣ ከ1400 ዓክልበ. በኋላ ንጉሡን ፐር-ዓ ይሉት ጀመር። ስለዚህ ከዚያ በፊትም የነገሡት ግብጻዊ ንገሥታት ለምሳሌ በኦሪት ዘፍጥረት በአብርሐም፣ በዮሴፍ ወይም በሙሴ ዘመን የነበሩት ነገሥታት ደግሞ «ፈርዖን» ተብለዋል። ነገር ግን በታሪክ ላይ ፈርዖን የሚለው ማዕረግ ጥቅም ላይ የዋለው በጥንቱ የግብጽ መንግሥት ከ 2691-2625 ሳይሆን አሊያም በመካከለኛው የግብጽ መንግሥት ከ 2050-1710 ሳይሆን በአዲሱ የግብጽ መንግሥት በ 1570 ነው። ቁርኣንም ፈርዖን ማለት የጀመረበት በአዲሱ የግብፅ መንግሥት በሙሴ ዘመን ነው። ደግሞ ይዩ፦ የፈርዖኖች ዝርዝር (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "48844", "contents": "እሳት ብርሃንንና ሙቀት የሚሰጥ የጥንተ ንጥሮች አፀግብሮት ነው፣ የውክሰዳ ምሳሌ ነው። የሚነካቸውን ነዳጅ ነገሮች ሁሉን ይበላል፣ ጢስንም ያወጣል፣ አመድ ወይም ቀላጭ ይተርፋል። አስፈላጊ የሆኑት ነገሮች ኦክሲጅን፣ ነዳጅና ሙቀት በሚፈለገው መጠን አንድላይ ሲጋጥሙ፣ እሳት ይከሠታል። የራሱን ሙቀት ከዚያ ይፈጥራል፣ ኦክሲጅን ወይም ነዳጅ እስከሚያልቅ ድረስ ይቃጠላል። ለምሳሌ ሀይድሮጅን እና ኦክስጅን በአፀግብሮት ሂሊየምን ይፈጥራል።"} {"id": "19657", "contents": "ፊሊፕ ጆንሰን (ከጁላይ 6፣ 1906 እስከ ጃንዋሪ 25፣ 2005 እ.ኤ.አ. የኖረ) አሜሪካዊ ተፅዕኖ ፈጣሪ የሕንፃ ጥበበኛ (አርኪቴክት) ነበር። በ1930 እ.አ.አ. በኒው ዮርክ ከተማ በሚገኘው የዘመናዊ ጥበብ ሙዚየም (Museum of Modern Art) ውስጥ የአርኪቴክቸር እና ዲዛይን ክፍልን (Department of Architecture and Design) አቋቋመ። በኋላም (በ1978 እ.ኤ.አ.) ከአሜሪካ የአርኪቴክቶች ተቋም የወርቅ ሜዳሊያ ሽልማት እንዲሁም (በ1979 እ.ኤ.አ.) የመጀመሪያውን የPritzker Architecture Prize ሽልማት አገኘ። ፊሊፕ ጆንሰን በሃርቫርድ የዲዛይን ትምህርት ቤት ነበር የተማረው። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "44721", "contents": "ሴሬሶ ኦሳካ (ጃፓንኛ፦ セレッソ大阪) በኦሳካ፣ ጃፓን የሚገኝ እግር ኳስ ክለብ ነው። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "16463", "contents": "ገበያ ማንኛውንም ገዥ ወይም ሸማች ከሻጭ ወይንም አገልግሎት ሰጭ ጋር የተለያዩ ሸቀጦችን፣ አገልግሎቶችን እንዲሁም ልዩ ልዩ መረጃዎችን እንዲለዋወጡ የሚፈቅድ መዋቅር ነው።"} {"id": "49140", "contents": "ሱቁጥራ ወይም ሶኮትራ (አረብኛ፦ سُقُطْرَى) በሕንድ ውቅያኖስ የሚገኝ የየመን ደሴት ነው። ባካባቢው ሦስት ሌሎች ትንንሽ ደሴቶችም አሉ። የሱቁጥራ ስም መነሻ ከሳንስክሪት /ድቪፐ ሱቀደረ/ «ሀሤት ደሴት» እንደ መጣ ይባላል። በ1ኛው ክፍለ ዘመን በተጻፈው ግሪክኛ የቀይ ባሕር ፔሪፕሉስ (ጉዞ መግለጫ)፣ ደሴቱ /ዲዮስኮሪዶ/ ወይም «የዲዮስኮሪ» (መንታ ጣኦታት) ተባለ። ሦስተኛው መነሻ አረብኛው /ሱቅ አል-ቃትራ/፣ «የጠብታ ሱቅ» እንደ ሆነ ይባላል። ጠብታ ማለት በሱቁጥራ ብቻ የሚገኘው የሱቁጥራ ሜርቆ ቀይ ፈሳሽ ሲሆን፣ ይህ ፈሳሽ ስለቀይ ቀለሙ ለማጌጥ ተፈላጊ ነበር። በጥንት የብዙ አገራት መርከበኞች እንደ ደረሱ ከጽሑፎቻቸው ብዛት ታውቋል። የደሴቱ ኗሪዎች በ44 ዓም በቅዱስ ቶማስ ተጠምቀው ወደ ክርስትና እንደ ገቡ ይነገራል። የኔስቶራዊ ቤተ ክርስቲያን ክፍልፋይ ምዕመናን ሆኑ። ከ10ኛው ክፍለ ዘመን ጀምሮ፣ በአሁኑ የመን የተገኘው ማህራ ሱልጣናት ሱቁጥራን ይገዙ ነበር። በ1499 ዓም የፖርቱጋል ጦር መርከቦች ሱቁጥራን ያዙት፣ ስላልተስማማቸው ግን በ1503 ዓም እንደገና ተዉት። ጥቂት ኔስቶራዊ ክርስቲያን ሕዝብ በሱቁጥራ እስከ 1792 ዓም ድረስ ቀሩ። የዛሬው ኗሪዎች አረብኛ እንደ መደበኛ ቋንቋ ከመናገራቸው በላይ፣ ኗሪ ቋንቋቸው ሱቁጥርኛ እንደ ደቡብ አረብኛ አይነት የሆነ ሴማዊ ቋንቋ ነው። ዋና ምርቶቻቸው ተምር፣ ንጥር ቅቤ፣ ትምባሆና አሣ ናቸው። የበሬና የፍየልም እረኞች አሉ። ደሴቱ ከአሕጉር በመገለሉ፣ በርካታ በሱቁጥራ ብቻ የሚገኙ ብርቅዬ አትክልትና እንስሳት ዝርዮች አሉበት። በተለይም ከአትክልት፦ የሱቁጥራ ሩማን Punica protopunica የሱቁጥራ ሜርቆ Dracaena cinnabari የሱቁጥራ ወርቅ-በሜዳ Dorstenia gigas የኪያር ዛፍ Dendrosicyos socotranus - በመላው ዱባ አስተኔ ብቸኛው ዛፍ ይሄ ነው። የሱቁጥራ እጣን ዛፍ Boswellia socotrana ብዙ የሬት ዝርዮች ከእንስሳት፦ የሱቁጥራ ወማይ ወፍ Onychognathus frater የሱቁጥራ መዳብ-ጥምጣም ማር-መጣጭ ወፍ Chalcomitra balfouri የሱቁጥራ ድምቢጥ Passer insularis የሱቁጥራ እስስት Chamaeleo monachus ሦስት የሠርጣን ዝርዮች በርካታ የሸረሪት ዝርዮች"} {"id": "47418", "contents": "ዣን-ዣክ ሩሦ (ፈረንሳይኛ፦ Jean-Jacques Rousseau) 1704-1770 ዓም. የስዊዘርላንድ ፈላስፋ እና ጸሓፊ ነበር። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "49990", "contents": "ቶታል ስቴሽን እንደ ቴዎዶላይት ያለ የኤሌክትሪክ ጨረርን በመጠቀም ርቀትንና አንግልን ለመለካት የሚያስችል እንዲሁም ልኬትን በኤልክሮኒክ መርጃ መልክ የሚያስቀምጥ መሳሪያ ነው።"} {"id": "13366", "contents": ""} {"id": "33594", "contents": "ኤለን ጆንሰን ሰርሊፍ፣ ኅዳር 14፣ 1998 ዓ.ም. ላይ የላይቤሪያ ፕሬዝደንት በመሆን የአፍሪቃ አኅጉር የመጀመሪያዋ ሴት መሪ ናቸው። በታህሳስ 2021 ጀምስ ሰርሊፍ ከኤለን ሰርሊፍ ልጆች አንዱ ባልታወቀ ሁኔታ በላይቤሪያ በሚገኘው መኖሪያ ቤታቸው ሞቱ።"} {"id": "22819", "contents": "በፍጥነት ይበቅላል። ፩ ወይም ፪ ሳምንት ብቻ ከተተከለ በኋላ፣ የሚበላው ቡቃያ በ5 - 13 ሴንቲሜትር ሲቆም፣ ይመረታል። በብዙ አገር ለምሳሌ በኢትዮጵያ፣ ኢንግላንድ፣ ፈረንሳይ፣ ሆላንድና ስካንዲናቪያ ውስጥ፣ ለሰብለ ገበያ ይታደጋል። ፌጦ ለተቀመመ ጻዕሙ አለም ዙሪያ በአበሳሰል ውስጥ ይወደዳል። አቶ ሲገንጣለር (1960 እ.ኤ.አ.) ለፌጦ የሚከተሉት ጥቅሞች ዘግቧል፦ ጥሬ ደረቅ ዘሮች እንደ ዱቄት ተደቅቀው ከውሃ ጋር ተቅላቅሎ የከብት ሆድ ችግር ለማከም ፤ የዚህም ዱቄትና ውሃ ለጥፍ በሰነጣጠቀ ከንፈር፣ በፀሐይ መጠበስ፣ ለመሳሰሉም ቆዳ ችግሮች፣ ዱቄቱም ከማር ተቀላቅሎ ለአሚባ በሽታ ይወሰዳል። ለጥፉም በቆዳ ተቀቦ ቢምቢንና የመሳሰሉትን ለመከልከል፤ ባለፉት ዘመናት፣ ጦረኞች በሌሊት ብርድ ለመታገስ ለሙቀት ያህል ይቀቡት ነበር። ለሆድ ጭብጠት፦ ፌጦ፣ ጥቁር አዝሙድና ጨው አንድላይ እንደ ሊጥ ይፈጫል፤ ለ፯ ቀን ከቦካ በኋላ ፩ ሻይ ማንኪያ በየቀኑ ለሆድ ጭብጠት፤ ዱቄቱም ከፍትፍት ጋር ተቀላቅሎ ፌጦ ፍትፍት የተባለ ምግብ ይሠራል። ይህ በማለዳ እንደ ሞርሟሪ ይበላል። በበጌምድር ባሕል በዕንቁጣጣሽ ዋዜማ ይበላ ነበር። በሐረር፣ ፌጦ የላሞች ግት በሽታ ወይም «ጊጎ» ለማከም እንደ ጠቀመ ተዘግቧል። በሰዎች አብዝቶ መብላት ያደረገውን የጎን ሕመም ለማከም ተጠቅሟል። በ2006 እ.ኤ.አ. በጥላሁን ተክለሃይማኖት በተመራ ጥናት፣ የሚከተሉት ጥቅሞች በደብረ ሊባኖስ ዙሪያ ተገኙ፦ ፌጦ ዘር ተደቅቆ በውሃ ወይም በሎሚ ጭማቂ፣ ለመጋኛ፣ ለሆድ ቁርጠት ወይም ለትኩሳት («ምች»)፣ ይሰጣል ለ«ምች» ደግሞ፣ ፌጦ፣ የነጭ ባሕር ዛፍና የብሳና ቅጠል፣ ዳማ ከሴና ጥንጁት ቅጠሎችም አገዶችም፤ በውሃ ተፈልተው በአፍንጫ እንፋሎቱን በመተንፈስ ነው። ለሆድ ቁርጠትም፦ ፌጦ በነጭ ሽንኩርት ልጥ መብላት፣ ወይም ፌጦ ከጤና አዳም ፍሬና ቅጠል ጋር መብላት፤ ወይም ለሰው ሆድ ቁርጠት፣ ወይም ለከብት ጎሎባ፦ ፌጦ፣ ጤና አዳም ፍሬ/ቅጠል እና የጠጅ ሳር ሥር መብላት ለከብትም ጎሎባ፦ ፌጦ፣ የምድር እምቧይና የእንሶላል (Anethum foeniculum) ሥር፣ የነጭ ሽንኩርት አኩራች፣ ተደቅቆ በውሃ ለከብቱ ይሰጣል። በ2013 እ.ኤ.አ. በዓቢዩ እኒየው በተመራ ጥናት፣ በፍቼ ወረዳ የፌጦ ዘር ዱቄት ደግሞ ለወባ ወይም ለአባለዘር በሽቶች ይሰጣል። ^ አማራ ጌታሁን - SOME COMMON MEDICINAL AND POISONOUS PLANTS USED IN ETHIOPIAN FOLK MEDICINE March 1976 እ.ኤ.አ. ^ በደብረ ሊባኖስ ዙሪያ ያለው ሕዝብ መድሃኒታዊ እጾች እውቀናና ጥቅም 1998 ዓም ከጥላሁን ተክለሃይማኖት፣ ሚሩጸ ጊዳይ፣ ግርማይ መድኅን፣ ያለም መኮነን፣ አዲስ አበባ ዩኒቬርሲቴ፣ አክሊሉ ለማ ተቋም ^ የፍቼ፣ ኦሮሚያ ባህላዊ መድሃኒት ጥናት 2006 ዓም ከዓቢዩ እኒየው እና ሌሎች፣ ጎንደርና አዲስ አበባ ኡኒቨርሲቲዎች ሥነ ፍጥረት ኮሌጆች"} {"id": "4650", "contents": "1 January 1837 - 9 September 1837 እ.ኤ.ኣ. = 1829 ዓ.ም. 10 September 1837 - 31 December 1837 እ.ኤ.ኣ. = 1830 ዓ.ም."} {"id": "45040", "contents": "ስቲቭ ጆብስ (እንግሊዝኛ፦ Steve Jobs) (1947-2004 ዓም) የአፕል ኮርፖሬሽን መሥራች ነበር። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "47893", "contents": "የፋርስ ባህረሥላጤ በእስያ ውስጥ ከፋርስና ከአረቢያ መካከል የሚገኝ ባህር ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "15643", "contents": "ጋሊልዮ ጋሊሊ ታህሳስ 15, 1564 – ጥር 8, 1642 የነበረ የጣሊያን ሥነ-ፈለክ አጥኝና ተመራማሪ ነበር። ጋሊልዩ በዘመኑ የራሱን አጉሊ መነጽር በመስራት ጨረቃ ተራራ እንዳላት፣ጁፒተር የተባለው ፈለክ ልክ እንደ መሬት የራሱ የሆኑ 79 ጨረቃወች እንዳሉት፣ ህብረ ከዋክብት ከከዋክብት ስብስብ እንደተሰሩ፣ ፀሐይ ጥቁር ነጠብጣቦች እንዳሏት፣ ቬነስ ልክ እንደ ጨረቃ የተለያየ ቅርጽ በጥልቁ እንደምትይዝ የመሰከረና በኋላም መጽሃፍ ጽፎ ያሳተመ ሳይንቲስት ነው። ከዚህ በተጨማሪ ጋሊልዮ የተፈጥሮ ህጎችን/ጉልበቶችን አጥንቷል። በትውፊት እንደሚነገር ጣልያን ውስጥ ባለው የተንጋደደው የፒሳ ግንብ ላይ በመውጣት፣ የተለያዩ ክብደት ያላቸውን የብረት ኳሶች ወደመሬት በመልቀቅ፣ ሁሉም በዕኩል ሰዓት መሬትን እንደሚመቱ አረጋግጧል። ከዚህ በመነሳት እስከሱ ዘመን ይሰራበት የነበረውን የአሪስቶትል አስተሳሰብ (ከባድ ነገሮች ከቀላል ነገሮች በበለጠ ፍጥነት ወደመሬት ይወድቃሉ) ፉርሽ አድርጓል። ሆኖም ግን በጊዜው የአሪስቶትል አስተሳሰብ በህብረተሰቡ ህሊና ውስጥ በጥብቅ ስለሰረጸ ቆይቶ አይዛክ ኒውተን የጋሊልዮን አስተሳሰብ ልክ መሆኑን በጥናቱ እስካረጋገጠበት ድረስ የአሪስቶትል አስተሳሰብ ተቀባይነት ነበረው። ጋሊልዩ የብርሃንን ፍጥነት ለማግኘትም ሞክሮ ነበር። ሙከራውም እንዲህ ነበር፡ ቀኑ ሲጨልም እሱና ፀሐፊው ሁለት ራቅ ያሉ የተለያዩ ኮረብታወች ላይ ወጡ። ሁለቱም የተሸፈነ ፋኖስ ይዘው ነበር። ከዚያ ጋሊልዮ የራሱን ፋኖስ መሸፈኛ ሲያነሳ ፀሐፊው ይህን እንዳየ የራሱን ፋኖስ መሸፈኛ አነሳ። በዚህ መንገድ ፀሓፊው የራሱን ፋኖስ ለመክፈት የወሰደበትን ጊዜ ጋሊልዮ ለካ። በኮረብታወቹ መካከል ያለውን ርቀት እና የጊዜውን ሊዩነት ግምት ውስጥ በማስገባት የብርሃንን ፍጥነት ለመገመት ቻለ። ሙከራው ብርሃን ፍጥነት እንዳለውና በቅጽበት እንደማይጓዝ በትክክል ቢያሳይም ጋሊልዩ የለካው ፍጥነት መጠን ግን ትክክል አልነበረም። አይንን ለመግለጥ እና እጅን ለማንቀሳቀስ የሚወስደው ጊዜ ከብርሃን ፍጥነት ጋር ሲወዳደር ብዙ ስለሆነ ሙከራው ትክክል እንደማይሆን ሳይታለም የተፈታ ነበር። ጋሊልዩ ከሱ ቀድሞ የተነሳውን የኮፐርኒከስን ሃሳብ (መሬት ሳትሆን ፀሓይ የአለም መካከለኛ ናት) በመደገፉ በካቶሊክ ቤ/ክርስቲያን ለእስር ተዳርጎ ነበር። ይህም በዚያ ዘመን የነበሩ የቤ/ክርስቲያኒቱ አዋቂወች ያምኑት እንደነበረው መሬት ቆማ ሌላው አለም ሁሉ በመሬት ዙሪያ ይሽከረከራሉ የሚለውን ስለተቃወመ ነበር። ከዚህ በኋላ እስከ አረፈበት 1642 ድረስ የቤት እስረኛ ሆኖ ዘልቋል። በቅርቡ በ20ኛው ክፍለ ዘመን የሮማው ፓፓ ጆን ፓውል 2ኛ ጋሊልዮን \"የተፈጥሮ ህግጋት ጥናት] አባት\" በማለት የካቶሊክ ቤ/ክርስቲያ ከ400 አመት በፊት በጋሊልዮ ላይ ለፈጸመችው ግፍ ይቅርታ ጠይቀዋል።"} {"id": "17028", "contents": "ከበሮ (ድረም) በእንግሊዝኛው Drum Kit ወይም Drum Set አንዳንዴም trap set እየተባለ የሚጠራው የተለያዩ አይነት የድረም እና የጠፍጣፋ ሠሀን መሣይ የመሣሪያ ዓይነቶችን እንዲሁም በአብዛሀኛው ተያያዥነት ያላቸውን ድምፆች ማፍለቅ የሚችሉ መሣሪያዎችን አጣምሮ የያዘ ዘመናዊ የምት የሙዚቃ መሣሪያ ነው። እነዚህን ስብስቦች እንደ ቀጭን እንጨት ወይም የሙዚቃ መዶሻ አልያም ተመሣሣይ መሣሪያ በመጠቀም መምታት ይቻላል። ይህን መሳሪያ ከበሮ መች (እንግሊዝኛ Drummer) በተገቢው መንገድ መጫወት ይችላል። ከዚህ በተጨማሪ ባስ ድረም የሚባለው በእግር የሚመታ ፔዳል መዋቅር ያለው ሲሆን ሌላው ደግሞ እርስ በርስ የሚገጣጠሙ ሁለት ስሀኖች በእግር ለመምታት የሚረዳ ፔዳል ያለው ነው። የጥምር ከበሮ ዋና ዋና ክፍሎች ከበሮ ፒያኖ ሳክሶፎን ክላርኔት ትራምፔት ጊታር መለጠፊያ:Dmoz (ይህ ባሕል ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "15764", "contents": "ድልድይ በመንገድ ላይ የሚያጋጥሙ እንደ ውሃ፣ ሸለቆ እንዲሁም ሌላ መንገድ ያሉ መሰናክሎችን ለማሻገር የሚሰራ የመንገድ አካል ነው። የድልድዩ ቅርፅ እንደ ድልድዩ ጥቅም፣ የማሰሪያ በጀት፣ የሚሰራበት አካባቢ እንዲሁም እንደተጠቀምንበት መስሪያ ይለያያል። አንድን መሠናክል ለማለፍ የሚሠራ የድልድይ አይነት በድልድዩ ጥቅም፣ ድልድዩ በሚሰራበት ቦታ ባለው የመሬት አቀማመጥ፣ ለመሥሪያነት በምንጠቀምበት ቁስ እና ድልድዩን ለመሥራት በተመደበው በጀት ላይ ይወሰናል።"} {"id": "49883", "contents": "2010ሮቹ እንደ አውሮጳውያን አቆጣጠር ማለት ከ2002 እስከ 2012 ዓም ድረስ የነበሩት ዓመታት ናቸው። ስለዚህ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር ብዛቱ በ2000ዎቹ እና በትንሹ በ2010ሮቹ አ.ም. ውስጥ ነው። oi"} {"id": "15785", "contents": "በሂሳብ ጥናት ሉል ማለት ዙሪያው በትክክል ክብ የሆነ 3ቅጥ ያለው የጂዖሜትሪ ፍጥረት ነው። በሌላ አተረጓጎም ሂሳባዊ ሉል በኅዋ ላይ ተንጣለው ያሉ ከአንድ መካከለኛ ነጥብ በእኩል ርቀት የሚገኙ ነጥቦች ስብስብ ነው። ይህ እኩል እርቀት የሉሉ ራዲየስ ሲባል ሉሉን ሰንጥቀው ከሚያልፉት ቀጥተኛ መስመሮች ሁሉ ረጅም የሆነው የሉሉ ወገብ ግማሽ ነው። በሌላ ሶስተኛ አተርጓጎም ሂሳባዊ ሉል አንድን ክብ በራሱ ወገብ ስናሽከረክረው የምንፈጥረው ሶስት ቅጥ ያለው ነገር ነው። የሉልን ይዘት V ብንለው እና ራዲየሱን r ብንለው፣ የሉሉ ይዘት እንግዲህ በዚህ ሂሳብ ቀመር ይገለጻል V = 4 3 π r 3 {\\displaystyle \\!V={\\frac {4}{3}}\\pi r^{3}} π እዚህ ላይ ፓይ ተብሎ የሚታወቀው ቋሚ ቁጥር ነው። ይህን የይዘት ቀመር የፈጠረው ግሪካዊው አርኪሜድስ ነበር።. በአሁኑ ጊዜ ይኸው ቀመረ በአጠራቃሚ ካልኩለስ እንዲህ ሲባል ይገኛል፡ መጀመሪያ ሉሉን ኢምንትውፍረት ወዳላቸው ሥሥ ክቦች እንከትፋለን። እኒህን ክቦች በአግደመት መስመር x ጎን ለጎን እንደረድርና፡ ማለት x = 0 ሲሆን ራዲየሱ r (ወይም. y = r) የሆነው ክብ ይቀመጣል፣ x = r ሲሆን ደግሞ ራዲየሱ 0 (ወይም . y = 0) ይሆናል ማለት ነው። በዚህ መንገድ በያንዳንዷ x ላይ የይዘቱለውጥ (δV) በተቀመጠው ውድድር ክብ እና በኢምንት ውፍረቱ (δx) ብዜት ይገኛል ማለት ነው፡ δ V ≈ π y 2 ⋅ δ x ."} {"id": "48290", "contents": "የባቢሎን ነገሥታት ዝርዝር ከመዝገቦች ታውቋል።"} {"id": "44309", "contents": "B / b በላቲን አልፋቤት ሁለተኛው ፊደል ነው። የ«B» መነሻ ከቅድመ-ሴማዊ ጽሕፈት «ቤት» እንደ ሆነ ይታስባል። በዚህ ጽሕፈት ፊደሉ የመኖርያ ቤት ስዕል መስለ። ለዚህም ተመሳሳይ የግብጽ ሀይሮግሊፍ ነበር። ቅርጹ ከዚያ በፊንቄ (ከነዓን) ሰዎች ተለማ፣ ከዚህም በግሪክ አልፋቤት \"ቤታ\" (Β β) ደረሰ። በግዕዝ አቡጊዳ ደግሞ «በ» («ቤት») የሚለው ፊደል ከቅድመ-ሴማዊው «ቤት» ስለ መጣ፣ የላቲን 'B' ዘመድ ሊባል ይችላል። (ይህ ቋንቋ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ B የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ።"} {"id": "43993", "contents": "ሰቪያ (እስፓንኛ፦ Sevilla) በእስፓንያ የሚገኝ ከተማ ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "40416", "contents": "3 April በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም መጋቢት 25 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "49289", "contents": "ዓሊ እብን አቢ ታሊብ 594-653 ዓም በእስልምና ታሪክ ከነቢዩ ሙሐመድ ታከታዮች መጀመርያው ሲሆን እሱ መጀመርያው እስላም ይባላል። በ646 ዓም የእስላም ኻሊፋት አራተኛው ኻሊፍ ሆነ። በሺዓ እስልምና ዘንድ ዓሊ የሙሐመድ ትክክልኛና ሕጋዊ ወራሽ እንደ ነበር ያምናሉ። በሱኒ እስልምና ደግሞ ዓሊ ይከበራል፣ ግን ከሺዓ እስልምና የሚለዩበት መነሻ ጉዳይ በዚህ ነው።"} {"id": "2627", "contents": "ኢንተርሊንግዌ (Interlingue) በ1914 ዓ.ም. በኤድጋር ደቫል የተፈጠረ ሰው ሠራሽ ቋንቋ ነው። በመጀመርያው ስሙ «ኦክሲደንታል» ነበር። መሠረቱ የተለቀመው በተለይ በምዕራብ አውሮፓ ከሚገኙ ቋንቋዎች ነበር። ስለዚህ ለሮማይስጥ ከፍተኛ ተመሳሳይነት አለው። ከ2ኛ አለማዊ ጦርነት በፊት ከኤስፔራንቶ በኋላ በተናጋሪዎች ቁጥር 2ኛው ትልቁ ሰው ሠራሽ ቋንቋ ነበር። ከጦርነቱ በኋላ ስሙ ከ«ኦክሲደንታል» ወደ «ኢንተርሊንግዌ» ተቀየረ። ነገር ግን ሌላ «ኢንተርሊንጉዋ» የተባለ ሰው ሠራሽ ቋንቋ በዚያን ጊዜ ስለ ታየ፡ የ«ኢንተርሊንግዌ» ተጽእኖው ይጠውልግ ጀመር። ያባታችን ጸሎት በኢንተርሊንግዌ: Patre nor, qui es in li cieles. Mey tui nómine esser sanctificat, mey tui regnia venir. Mey tui vole esser fat qualmen in li cieles talmen anc sur li terre. Da nos hodie nor pan omnidial, e pardona nor débites, qualmen anc noi pardona nor debitores. E ne inducte nos in tentation, ma libera nos de lu mal. Amen. ፓትረ ኖር፣ ኪ ኤስ ኤን ሊ ጺየለስ መይ ቱዊ ኖሚነ ኤሠር ሳንክቲፊካት መይ ቱዊ ረግኒያ ቨኒር መይ ቱዊ ቮለር ኤሠር ፋት ኳልመን ኤን ሊ ጺየለስ ታልመን አንክ ሱር ሊ ተረ ዳ ኖስ ሆዲየ ኖር ፓን ኦምኒዲያል ኤ ፓርዶና ኖስ ደቢተስ ኳልመን አንክ ኖይ ፓርዶና ኖስ ደቢቶረስ ኤ ነ ኢንዱክተ ኖስ ኢን ተንታጽዮን ማ ሊበራ ኖስ ደ ሉ ማል አመን የቋንቋው ስዋሰው መረጃ የኢንተርሊንግዌ ውክፔዲያ አለ!"} {"id": "11938", "contents": "ዣክ ሺራክ (1988-2000) (በ ፈረንሳይኛ ፡ Jacques Chirac) 22ኛ የፈረንሣይ ፕሬዚዳንት ነበሩ።"} {"id": "31066", "contents": "[[File:|250px| right| thumb|ሲን-ሱሙ-ሊሺር]] ሲን-ሱሙ-ሊሺር ከ እስከ ዓክልበ. የአሦር ንጉሥ ነበረ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31085", "contents": "[[File:|250px| right| thumb|አሹር-ኤቲል-ኢላኒ]] አሹር-ኤቲል-ኢላኒ ከ እስከ ዓክልበ. የአሦር ንጉሥ ነበረ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "2286", "contents": "እያሱ ፭ኛ (ልጅ እያሱ) (ጥር ፳፯ ቀን ፲፰፻፹፱ (Feb. 4, 1897) እስከ ኅዳር 15 ቀን 1928 (Nov. 25, 1935)) ከ1905 እስከ 1908 ድረስ የኢትዮጵያ መሪ ነበሩ። ደግሞ ይዩ፦ ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ልጅ እያሱ በህጻንነታቸው ልጅ እያሱ በህጻንነታቸው ትምህርት ሲቀስሙ ልጅ እያሱ በወጣትነታቸው ፩.ፊታውራሪ ሃብተጊዮርጊስ ፪. ራስ ተሰማ ፫.ልጅ እያሱ ፬.ራስ መንገሻ አቲከም ፭.ራስ ጉግሳ ተፈሪ፣ እያሱና ብሩ በእስር ወራት በእስር ወራት (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "16043", "contents": ""} {"id": "32551", "contents": "ጴጥራ (ከግሪክ πέτρα /ፕትራ/፤ በአረብኛ البتراء /አል-ባትራ/፤ መጽሐፍ ቅዱስ ሴላ፤ ሁላቸው ማለት «ድንጋይ») በዮርዳኖስ አገር የሚገኝ ጥንታዊ ፍርስራሽ ነው። የሕንጻ አሠራሩ በሙሉ ከዓለት የተሠራ ነው። ደብረ ሖር ዳገት ነው። በጥንታዊ ግብጽ መዝገቦች ከተማው «ፐል»፣ «ሴላ» እና «ሴይር» ይባላል። በኦሪት ዘጸአት ሙሴ ከዕብራውያን ጋር በዚያ ሥፍራ አለፉ። በብሉይ ኪዳን መሠረት የሖር ሰዎች በዚህ አገር ኖሩ፤ በኋላም ኤዶማውያን። በ6ኛው ክፍለ ዘመን ዓክልበ. ጴጥራ የነባትያ ዋና ከተማ ሆኖ ተሠራ። በ98 ዓ.ም. አራቢያ ፐትራያ የሮሜ መንግሥት ክፍላገር ሆነ። በ355 ዓ.ም. የምድር መንቀጥቀጥ ከተማውን አጠፋ። ከበረሃ ኗሪዎች በቀር ለዓለሙ ተረሳ። በ1804 ዓ.ም. የስዊስ ተጓዥ ዮሐን ሉድቪግ ቡርካርት አየው። አሁን ለሥነ ቅርስም ሆነ ለቱሪዝም አይነተኛ ሥፍራ ሆኗል። ጴጥራ"} {"id": "16161", "contents": "ንጉሠ ነገሥት ዘኢትዮጵያ በውርስ የሚገኝ የኢትዮጵያ የአገዛዝ ሥርዓት ነው። ይህም የቆየው የዘውዳዊው አገዛዝ እስከአለቀበት 1966 ዓ.ም. ነው። ንጉሠ ነገሥቱ የሀገሪቱ ርዕሠ ብሔር እና ርዕሠ መስተዳድር ሆነው ያገለግላሉ። ሥርዓቱ ለንጉሠ ነገሥቱ የህግ አውጭ፣ ህግ አስፈፃሚ እና ህግ ተርጓሚነትን ስልጣን ይሰጣል። የዚህ ዓይነቱ አገዛዝ ህገ-መንግስታዊ ዘውድ ይባላል።"} {"id": "22749", "contents": "ኮሸሽላ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።"} {"id": "52428", "contents": "የደቡብ ኦሞ ዞን <በኢትዮጵያ> መንግስት በደቡብ ብሔር ብሔርሰቦችና ሕዝቦቸ ክልላዊ መንግስት የሚገኝ ዞን ሲሆን በውስጡ ወደ 16 የሚሆኑ ብሔርሰቦችን ያቀፈች ዞን ነው።"} {"id": "48791", "contents": "ኻርኪው (Ха́рків) የዩክሬን ከተማ ነው።"} {"id": "44419", "contents": "ሳክራመንቶ (እንግሊዝኛ፦ Sacramento፣ አጠራሩ /ሳክረ'መኖ/) በአሜሪካ የካሊፎርኒያ ክፍላገር ዋና ከተማ ነው። 466,488 ሰዎች ይኖሩበታል።"} {"id": "46771", "contents": "ኦሊቨር ኤንድ ኮምፓኒ (በእንግሊዝኛ: Oliver & Company) በዲዝኒ በ1988 እ.ኤ.አ. የተፈጠረ አንድ የአሜሪካ አኒሜሽን ፊልም ነው። ይህ የዲዝኒ 27ኛ አኒሜሽን ፊልም። ዚህ ፊልም ሲሆን ከጸሐፊው ቻርልዝ ዲከንዝ ልብ ወለድ ኦሊቨር ትዊስት ተወሰደ። በዚህ ፊልም ኦሊቨር ቤት የሌለው የድመት ግልገል ነው፤ ከመንገድ ውሻዎች ጋራ ይባበራል። ከዚህም በላይ ታሪኩ ከ1880ዎች ለንደን ወደ 1980ዎች ኒው ዮርክ ከተማ ተዛወረ።"} {"id": "31464", "contents": "ዲ ኩ (ቻይንኛ፦ 帝喾) ወይም ጋውሢን (高辛) በቻይና አፈ ታሪክ የጥንታዊ ቻይና ንጉሥ ነበር። በ100 ዓክልበ. ሲማ ጭየን በጻፈው የታላቁ ታሪክ ጸሐፊ መዝገቦች ወይም ሽጂ እንደሚለን፣ የጋውሢን አባት ጅያውጂ ወልደ ሻውሃው ወልደ ኋንግ ዲ ነበር። ከሕጻንነቱ ጀምሮ መናገር ይችል ነበር። ከዧንሡ በኋላ ንጉሥ («ዲ») ኩ የሚለው ስም ወሰደ። ዲ ኩ ለጋሥ፣ አስተዋይ፣ ጨዋ፣ ደግ፣ ቅን ገዢ ይባላል፣ የዘመን መቆጠሪያ ፈጠረ። ልጆቹ ያውና ዥዕ ነበሩ። በኩ መሞት ዥዕ ተከተለው፣ ነገር ግን ዥዕ መጥፎ ንጉሥ ሆኖ ወንድሙ ያው ተከተለው። የቀርከሃ ዜና መዋዕል በተባለው ጽሑፍ ዘንድ፣ ጋውሢን ወይም ኩ ሲወለድ ድርብ ተርታ ጥርሶች ነበሩት፣ እጅግ ጥበበኛ ነበር። በንጉሥ ዧንሡ ዘመን ጋውሢን የሲን ልዑል ሆነ። ዧንሡ ካረፈ በኋላ (2206 ዓክልበ.) የሸንኖንግ ትውልድ ሹቄ ሁከት አነሣ፣ ነገር ግን ጋውሢን አጠፋውና ንጉሥ ሆነ። ዋና ከተማው በፑ ነበር። ዕውሮች በከበሮና በደወል ሙዚቃ እንዲሠሩ ያድርግ ነበር። በ16ኛው አመት (2190 ዓክልበ.) አለቃው ቹንግ የጎረቤቱን አገር ዩኳይን አጠፋ። በ45ኛው አመት (2161 ዓክልበ.) ልጁን የታንግ ልዑል (ያው) ተከታዩ እንዲሆን አደረገው። ሆኖም በ63ኛው አመት በኩ መሞት (2143 ዓክልበ.) ሌላ ልጁ ዥዕ ተከተለው። ዥዕ ለ9 ዓመታት ነግሦ ግን ከዙፋኑ ተጣለና ወንድሙ ያው ተተካ። የታላቁ ታሪክ ጸሐፊ መዝገቦች በሲማ ጭየን (እንግሊዝኛ)"} {"id": "46588", "contents": "የህንዳዊ-አውሮፓዊ ቋንቋዎች ቤተሠብ ከአውሮፓና ከእስያ የሚገኝ ታላቅ የቋንቋዎች ቤተሠብ ነው። ከ2ኛ ዓለማዊ ጦርነት በፊት፣ በአንዳንድ የአውሮፓ ሊቃውንት ዘንድ እነዚህ ታሪካዊ በማይሆን አጠራር «የአርያኖች ቋንቋዎች» ይባሉ ነበር። እንዲያውም ግን «አርያን» የሚለው የብሔር ስም ከህንዳዊ-አራናዊ ቅርንጫፍ ውጭ አልታየም። የቤተሠቡ ዋና ቅርንጫፎችና ልሳናት የሚከተሉ ናቸው። («*» ከአሁን በፊት ጠፍቷል ማለት ነው።) አናቶላዊ ቋንቋዎች * ኬጥኛ * ሉዊኛ * ቶኻርኛ ቋንቋዎች * ቶኻርኛ ሀ * ቶኻርኛ ለ * ጀርመናዊ ቋንቋዎች ምዕራብ ጀርመናዊ ቋንቋዎች እንግሊዝኛ ሆላንድኛ ጀርመንኛ ስሜን ጀርመናዊ ቋንቋዎች ጥንታዊ ኖርስኛ * ስዊድኛ ኖርዌይኛ ዳንኛ አይስላንድኛ ምሥራቅ ጀርመናዊ ቋንቋዎች * ጎትኛ * ኢታላዊ ቋንቋዎች ሮማይስጥ * ሮማንስ ቋንቋዎች ፈረንሳይኛ እስፓንኛ ጣልኛ ፖርቱጊዝኛ ሩማንኛ ኬልታዊ ቋንቋዎች አየርላንድኛ ዌልስኛ አርሜንኛ ባልቶ-ስላቫዊ ቋንቋዎች ባልታዊ ቋንቋዎች ሊትዌንኛ ላትቪኛ ስላቫዊ ቋንቋዎች ሩስኛ ፖሎኛ ስሎቫክኛ ስሎቬንኛ ሰርብኛ ቡልጋርኛ ግሪክኛ ህንዳዊ-ኢራናዊ ቋንቋዎች ህንዳዊ ቋንቋዎች ሳንስክሪት * ህንዲ በንጋልኛ ጉጃራቲ ኢራናዊ ቋንቋዎች ፋርስኛ ፐሽቶ አልባንኛ (ይህ ቋንቋ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "48800", "contents": "ብረዘር በይር (በእንግሊዝኛ: Brother Bear፣ \"ወንድም ድብ\") በዲዝኒ በ2003 እ.ኤ.አ. የተፈጠረ አንድ የአሜሪካ አኒሜሽን ፊልም ነው። ይህ የዲዝኒ 44ኛ አኒሜሽን ፊልም።"} {"id": "19865", "contents": "ካጊሾ ኤቪደንስ ዲክጋኮይ (ኅዳር ፲፭ ቀን ፲፱፻፸፯ ዓ.ም.) ደቡብ አፍሪካዊ እግር ኳስ ተጫዋች ነው። በአሁኑ ጊዜ ለፉልሃም እና የደቡብ አፍሪካ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድን ይጫወታል። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "12844", "contents": "ዳዮድ ማለት የኤሌክትሪክ ፍሰትን በአንድ አቅጣጫ ብቻ የሚያስተላልፍ ሁለት ክንፎች ያሉት የኮረንቲ ፈርጅ ነው ። ይህ መሳሪያ ብዙን ጊዜ የሚሰራው ሲሊከን ተብሎ ከሚጠራው መሬት ውስጥ የሚገኝ መለስተኛ-ኮረንቲ-አስተላላፊ (semi conductor) ንጥረ ነገር ነው። (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "40542", "contents": "ኖቫክ ጆኮቪች (ሰርብኛ፦ Новак Ђоковић, Novak Đoković) (ግንቦት ፲፬ ቀን ፲፱፻፸፱ ዓ.ም. ተወለደ) የሰርቢያ ታዋቂ የሜዳ ቴኒስ ተጫዋች ሲሆን የዓለም የሜዳ ቴኒስ ባለሙያዎች ማህበር በዓለም ሁሉ አንደኛው ተጫዋች ነው ብሎ ሰይሞታል። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "9847", "contents": "ብራቲስላቫ (Bratislava) የስሎቫኪያ ዋና ከተማ ነው። በታሪክ መዝገብ «ብረዛላውስፑርክ» (Brezalauspurc) ተጽፎ መጀመርያው የታወቀ በ899 ዓ.ም. ነበር። በ992 ዓ.ም. ገደማ በወጡ መሐለቆች ደግሞ ስሙ «ብራስላቫ» ወይም «ፕሬስላቫ» ተጽፎ ይገኛል። ይህም በጀርመንኛ Pressburg (ፕሬስቡርግ) ስለ ሆነ እስከ 1911 ዓ.ም. ስሙ ያው ሆነ። በ1911 ዓ.ም. ስሙም ወደ ብራቲስላቫ ተቀየረ። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 426,091 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 48°9′ ሰሜን ኬክሮስ እና 17°6′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል። በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ ብራቲስላቫ የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ።"} {"id": "47611", "contents": "ማክስ ቬበር (ጀርመንኛ፦ Max Weber /ቬባ/ 1856-1912 ዓም) የጀርመን አንጋፋ የባሕል ጥናት መሥራች ነበር። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "4464", "contents": "1 January 1930 - 10 September 1930 እ.ኤ.ኣ. = 1922 ዓ.ም. 11 September 1930 - 31 December 1930 እ.ኤ.ኣ. = 1923 ዓ.ም."} {"id": "49024", "contents": "የደቡብ-ምሥራቅ እስያ አገራት ማኅበር (እንግሊዝኛ፦ ASEAN ወይም Association of Southeast Asian Nations) የደቡብ-ምሥራቅ እስያ አገራት ስምምነት ድርጅት ሲሆን 10 አባላት አገራት አሉት። በ1959 ዓም የተመሠረተ የኢንተርናሽናል መንግሥታት ጸጥታና ምጣኔ ሀብት ስምምነት ውል ወይም ጓደኝነት ነው። (ይህ ድርጅት ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "44996", "contents": "ጆሴፍ ስታሊን (በሩሺይኛ: Иосиф Сталин ዮሲፍ ስታልይን ፣በጂዮርጅኛ: იოსებ სტალინი ዮስብ ስታሊን) ወይም ጆሴፍ ጁጋሽቪሊ (በሩሺይኛ: Иосиф Джугашвили ዮሲፍ ጁጋሽቢሊ ፣በጂዮርጅኛ: იოსებ სტალინი ዮስብ ጁጋሽቢሊ) ከ1914 ዓ.ም. እስከ 1945 ዓ.ም. ድረስ የሶቭየት ኅብረት መሪ ነበር። በ1870 ዓ.ም. ተወለደ እና በ1945 ዓ.ም. ሞተ። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "52019", "contents": "ገብርኤል ቦሪክ ፎንት፣ የቺሊ መሃል ግራ ፖለቲከኛ ነው። የቺሊ ፕሬዝዳንት ሆነው ተመርጠዋል፣በአገራቸው ታሪክ ከፍተኛ ድምጽ ያለው እጩ በመሆን፣የቀኝ አክራሪውን እጩ ሆሴ አንቶኒዮ ካስትን አሸንፈዋል። እ.ኤ.አ. በ 2011 በአገራቸው በተካሄደው የተማሪዎች ቅስቀሳ ወቅት ቁልፍ መሪ ነበሩ እና ከ 2014 ጀምሮ የሪፐብሊኩ ምክትል ሆነው አገልግለዋል ። እሱ መጀመሪያ ከፑንታ አሬናስ ነው። እ.ኤ.አ. መጋቢት 11 ቀን 2022 በ36 አመቱ የቺሊ ፕሬዝዳንትነትን ተረከበ ፣በፕላኔታችን ላይ ሁለተኛው ትንሹ መሪ አደረገው። ^ El País: La nueva cara de la izquierda en América Latina. ^ Biobio Chile: Boric rompe récords y es el presidente electo con mayor votación de la historia. ^ Congreso Nacional de Chile ^ El Sol de México: Gabriel Boric, Nayib Bukele y los presidentes más jóvenes en asumir el puesto."} {"id": "1977", "contents": "ኡድሙርትኛ (удмурт кыл) የኡድሙርቶች ቋንቋ ነው። ኡድሙርቶች የኡድሙርቲያ ኗሪዎች ሲሆኑ ቋንቋቸው በፊኖ-ኡግሪክ ቋንቋ ቤተሰብ ውስጥ የተከተተ ነው። ኡድሙርቲያ በሩሲያ ውስጥ የሚገኝ ክፍላገር ሆኖ ኡድሙትኛ ከመስኮብኛ ጋራ መደበኛ ቋንቋዎቹ ናቸው። የሚጻፍበት በቂርሎስ ፊደል ነው። ቅርብ ዘመዶቹ ኮሚ እና ኮሚ-ፐርምያክ ቋንቋዎች ናቸው። የኡድሙርትኛ ውክፔዲያ አለ!"} {"id": "3667", "contents": "ሄልሲንኪ የፊንላንድ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 1,162,900 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 582,600 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 60°08′ ሰሜን ኬክሮስ እና 25°00′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል። ታምፔር ቱርኩ"} {"id": "46958", "contents": "ደቡብ እስያ በተለምዶ ማለት ሕንድ፣ ፓኪስታን፣ አፍጋኒስታን፣ ስሪ ላንካ፣ ቡታን፣ ኔፓልና ማልዲቭስ አገራት ናቸው።"} {"id": "11107", "contents": "ማር በንብ ወይም ከአበቦች ቅሥም (አውላ) የተሠራ ጣፋጭና ወፍራም ፈሳሽ ነው። በቀፎው ውስጥ ንቦች ማሩን ከሰም ጋራ በማር እሸት ያስቀምጣሉ። በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ ማር የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ።"} {"id": "4505", "contents": "1 January 1909 - 10 September 1909 እ.ኤ.ኣ. = 1901 ዓ.ም. 11 September 1909 - 31 December 1909 እ.ኤ.ኣ. = 1902 ዓ.ም."} {"id": "42024", "contents": "(ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "14597", "contents": ""} {"id": "47917", "contents": "የዱር ድመት (ጃጉዋር) በደቡብ አሜሪካ እስከ መካከለኛ አሜሪካ ውስጥ የሚገኝ የግሥላ ወገን አባል ዝርያ ነው።"} {"id": "18780", "contents": "አንድሪው ጃክሰን (እንግሊዝኛ: Andrew Jackson) የአሜሪካ ሰባተኛ ፕሬዝዳንት ነበሩ። ፕረዝዳንቱ ሥልጣን ላይ የወጡት እ.አ.አ. በ1829 ሲሆን በስልጣን ዘመናቸው ምክትል ፕሬዝዳንት የነበሩት ጆን ሲ ካልሆውን ሲሆን በመሃል ክፍተት በመጨረሻም ማርቲን ቫንቡረን ነበሩ። ፕሬዝዳንቱ የዴሞክራቲክ ፓርቲ አባል የነበሩ ሲሆን ከሥልጣን የወረዱት እ.አ.አ. በ1837 ነበር። የአሜሪካ ፕሬዚዳንት የአሜሪካ ፕሬዝዳንቶች ዝርዝር (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "33490", "contents": "ክሪስቶፎር ኮሎምበስ በሰሜን ምዕራብ ጣሊያን፣ ጀኖዋ ከተማ በ1451 እ.ኤ.አ. የተወለደ ነጋዴና አገር አሳሽ ነበር። የአረፈውም በ1506 እ.ኤ.አ. በቫላዶሊድ ስፔን ነበር። ኮሎምበስ በ14 አመቱ የባህር ጉዞ እንደጀመረ ዜና መዋዕሉ ያትታል። ይሁንና በአሁኑ ዘመን የሚታወቀው የአሜሪካን አህጉር በ1492 እ.ኤ.አ. ስለደረሰበት ነው። የኮሎምበስ የጉዞ አላማ ቻይናንና ህንድን ከአውሮጳ ጋር የሚያገናኝ መስመር በአትላንቲክ ውቅያኖስ ላይ በማግኘት የቅመማ ቅመም እና ወርቅ ንግድ ለስፔን ነገስታት በሚያመች መልኩ እንዲካሄድ ማድርግ ነበር። በጊዜው ይህ ሃሳብ እንግዳ ነበር ምክንያቱም ቻይናና ህንድ ከአውሮጳ በስተምስራቅ እንጂ በስተ ምዕራብ አይገኙምና። ኮሎምበስ፣ መሬት ድቡልቡል እንደሆነች ያውቅ ነበር፤ በተረፈም ከማርኮ ፖሎ መጻሕፍት እንደተረዳ ከቻይና ምስራቅ ውቅያኖስ እንዳለ ያውቅ ነበር። ይህ ውቅያኖስ የአትላንቲክ ውቅያኖስ ነው ብሎ ኮሎምበስ በስህተት በመደምደም ነበር ጉዞ የጀመረው። ስለሆነም በአትላንቲክ ላይ ከተጓዘ በኋላ ያገኘውን የመጀመሪያውን ደረቅ መሬት ምስራቃዊ ህንድ በማለት ሰይሞታል፣ ይሄውም ባሃማስ ደሴት ሲሆን የአሜሪካ ክፍል ነው። ኮሎምበስ፣ ከዚህ በኋላ ወደ ባሃማስ፣ አሜሪካ አራት ጊዜ ጉዞ አድርጓል። በነዚህ ሁሉ ጊዜ የኮሎምበስ እምነት አዲስ አህጉር እንዳገኘ ሳይሆን ህንድን ከምዕራብ በኩል እንደደርሰበት ነበር።"} {"id": "1933", "contents": "መንግሥት በአንድ አገር ወይም ተቋም ውስጥ ሕጎችን ለማውጣትና ለማስፈጸም ስልጣን ያለው አካል ነው። መንግሥት አንድ ሃገር ወይም ማህበረሰብ የሚስተዳደርበት ሥርዓትና ለዚህም ሲባል የተቋቋመ ኃይል ያለው አካል ነው ፡፡ ይህም ህግ አውጪውን፣ ህግ አስፈጻሚውን እና ህግ ተርጓሚውን ማለትም የዳኝነት አካላትን የያዘ ነው፡፡ ድርጅቶች ሁሉ እንደ መንግሥት ያለ አስተዳደር ሲኖራቸው ፣ መንግሥት የሚለው ቃል በተለይ በግምት 200 የሚሆኑ አገራዊ መንግስታትን በበለጠ ያመለክታል፡፡ የመንግስት አመሠራረት መቼ እንደተጀመረ በእርግጠኝነት መናገር ይቸግራል ፡፡ ሆኖም ታሪክ የጥንታዊ መንግስታትን ምስረታ ይመዘግቧል ፡፡ ከ 5,000 ዓመታት በፊት የመጀመሪያዎቹ ትናንሽ የከተማ መንግስታት ብቅ ብቅ እንዳሉ ይገመታል ፡፡ ከሶስተኛው እስከ ሁለተኛው ዓመተ ዓለም ከእነዚህ ውስጥ አንዳንዶቹ ወደ ትልልቅ አካባቢዎች በማደግ እንደ ሱመር ፣ የጥንቷ ግብፅ ፣ የኢንዲስ ሸለቆ ስልጣኔ እና ቢጫ ወንዝ ስልጣኔ የሚባሉትን ፈጥረዋል ። ግብርና ልማት እና የውሃ ቁጥጥር ለመንግስት ማደግና መጠናከር እንደ ዋናነት ይጠቀሳሉ፡፡ አንዳንድ ጊዜ የአንዳንድ ነገድ አለቆች የእነሱን ጎሳ ለማስተዳደር በተለያዩ የአምልኮ ሥርዓቶች ወይም ባላቸው ጥንካሬ ተመርጠው አስተዳድረዋል፣ አንዳንዴም ከጎሣው ሽማግሌዎች ጋር በመሆን መንግሥት ሆነዋአል፡፡ በግብርና የበለጠ ውጤታማ እየሆኑ መሄድ በአንድ አካባቢ የሚኖረው ህዝብ ብዛቱ እንዲጨምር አስችሏል። ይህም ​​በተለያዩ ቡድኖች መካከል የሚደረጉ ግንኙነቶች እየጨመሩ እንዲሄዱና የሚፈጠረውንም መሥተጋብር የሚቆጣጠር አካል (መንግሥት) እንዲኖር አድርጓል። እ.ኤ.አ. ከ 17 ኛው ክፍለ ዘመን መገባደጃ ጀምሮ የሪፖብሊካዊ መንግስት ተስፋፍቷል፡፡ የእንግሊዝ፣ የአሜሪካና የፈረንሳይ አብዮቶች ለተወካይ የመንግስት ምሥረታ እድገት አስተዋጽኦ አበርክቷል ፡፡ የኮሚኒስት መንግስት የተመሠረተበት የመጀመሪያው ሠፊ ሀገር ሶቪዬት ህብረት ነው። የበርሊን ግንብ ከተደረመሰ ጊዜ ጀምሮ የሊበራል ዴሞክራሲ የተስፋፋ የመንግሥት መስተዳድር ሆኗል ። ሕገ መንግሥት የሕገ መንግሥት ታሪክ (ይህ ፖለቲካ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "47648", "contents": "የፈረንጅ አጋዘን (Cervidae) (ርኤም ተብሎ ሊጠራም ይችላል ፡- ቅርንጫፍ የሚመስሉ ቀንዶች ያሉት አጥቢ እንስሳ፤ ከአጋዘን ጋር ይመሳሰላል።) በጣም ትልቅ የአጥቢ እንስሳት አስተኔ ነው። ብዙ አይነቶች አሉ ለምሳሌ ካሪቡ። እነዚህ እንስሳት በኢትዮጵያ አይገኙም፤ የነርሱም ቀንድ ከሌሎች አጋዘን ወይም ከድኩላ በፍጹም ይለያል። የፈረንጅ አጋዘን በጣም ብዙ ኃያል ቀንድ አለው፣ ይህም እንደ ጥርስ ነው እንጂ እንደ ሌሎች ቀንዶች ከኬራቲን አይሠራም። በዚህ አስተኔ ውስጥ ፦ ካሪቡ ታላቅ ፈረንጅ አጋዘን (በእንግሊዝኛ Moose / Elk /ሙስ/፣ /ኤልክ/ )"} {"id": "47694", "contents": "ድንገተኛ አሣ ወይም እንደ እንግሊዝኛው ሻርክ (Selachimorpha) በውቅያኖስ የሚኖር ሰውን የሚገድል አስፈሪ ግፈኛ የሥጋበል ዓሣ ወገን ነው። ሻርክ ዕውነተኛ አሣ ነው። በዘልማድ እንደ ዓሣንበሪ ዘመዶች ቢቆጥሩም፣ በውኑ የዓሣንበሪ አስተኔ ጡት አጥቢዎች ናቸው።"} {"id": "35687", "contents": "ንጉሥ ሰሎሞን (ዕብራይስጥ፦ שְׁלֹמֹה,) በብሉይ ኪዳን መሠረት የእስራኤል ንጉሥ ነበሩ። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "46785", "contents": "አንድረ ፕረደሽ በደቡብ የምትገኝ የሕንድ ክልል ናት።"} {"id": "40415", "contents": "2 April በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም መጋቢት 24 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "12324", "contents": "ቦሊዉድ በህንድ ሙምባይ ከተማ የሚገኘው የሃገሪቱ የፊልም ኢንዱስትሪ መጠሪያ ነው። ይህ መጠሪያ በስህተት የአጠቃላይ ህንድ ፊልሞችን እንደሚዎክል ይነገራል። ነገር ግን የሃገሪቱ ሲኒማ አንድ ክፍል ብቻ ሲሆን በሃገሪቱ ቁጥር አንድ በአለም ደግሞ ከትላልቅ የፊልም አዘጋጅ ቦታዎች አንዱ ነው።"} {"id": "2798", "contents": "1 January 1985 - 10 September 1985 እ.ኤ.ኣ. = 1977 ዓ.ም. 11 September 1985 - 31 December 1985 እ.ኤ.ኣ. = 1978 ዓ.ም."} {"id": "10345", "contents": "ሕገ መንግሥት ከሌላ ህግጋት ሁሉ የበላይ ሆኖ አንድን አገር የሚያስተዳድር ህግ ነው። ህገ መንግስት የአንድ ሀገር የበላይ ህግ እንደመሆኑ መጠን የመንግሥት መተዳደሪያ ደንብ ነው ማለት ይቻላል። የሕገ መንግሥት ታሪክ"} {"id": "41075", "contents": "ኮሎራዶ (Colorado) በአሜሪካ የምትገኝ ክፍላገር ናት።"} {"id": "36487", "contents": "ሙሐመድ (አረብኛ፦ محمد)"} {"id": "43896", "contents": "ሳዳም ሁሴን ኢራቅን ለረጅም ዓመታት የመራ አምባገነን ነበረ። የመጨረሻዎቹ የሳዳም ቀናቶች ጥቅምት 27,2006 ኩዌትን ወርረው የነበሩት የቀድሞው የኢራቅ መሪ ሳዳም ሁሴን በአገሪቱ ላይ መጠነ ሰፊ ጉዳት ማድረሳቸው ይነገራል፡፡ከ600 በላይ የነዳጅ ጉድጓዶች ላይ በለቀቁት እሳት ያስነሱትን ቃጠሎ ማስቆም የተቻለው የዛሬ 22 ዓመት በዛሬዋ እለት ነበር፡፡ ኢራቅ ኩዌትን እስከወረረችበት ጊዜ ድረስ በነበሩት 10 ዓመታት ከኢራን ጋር ንብረት ደምሳሽና ሕዝብ ጨራሽ ጦርነቶችን አካሄደች፡፡ የዘመኑ የኢራቅ ፕሬዝዳንት ሳዳም ሁሴን በነዳጅ ዘይት የምርት መጠንና ኮታ የተነሳ ከትንሿ ጐረቤታቸው ኩዌት ጋር አተካሮ ውስጥ የገቡት ወዲያውኑ ነበር፡፡ ኩዌት ከተቀመጠላት ኮታ በላይ ነዳጅ ለዓለም ገበያ እያቀረበች ነው ብለው በንዴት ጦፉ፡፡ ሳዳም ሌላም ሰበብ ፈጠሩ፡፡ በድምበር አካባቢ ከሩማይላ ጉድጓዳችን ነዳጃችንን እየዘረፈች ነው ሲሉ ነገር ፍለጋው ከፍ አደረጉት፡፡ ኩዌትን በነብር አየኝ ዛቱባት፡፡ ጦር ሠበቁባት፡፡ እንዳዛቱትም አልቀሩም ኩዌትን አጭር በሚባል ጊዜ ወርረው ያዟት፡፡ ሳዳም በዚህ ብቻ ሳይወሰኑ ኩዌትን 19ኛ ክፍለ ሃገሬ ነች ብለው ከኢራቅ መቀላቀላቸውን አወጁ፡፡ አብዛኛው ዓለም የሳዳምን ወረራ አወገዘው፡፡ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት በፀጥታው ምክር ቤት በኩል ኢራቅ ያለ አንዳች ማንገራገር ኩዌትን ለቃ እንድትወጣ ወሰነ፡፡ አስጠነቀቀ፡፡ ሳዳም ሁሴን ክንዴን ሳልንተራስ እንዲህ አይነቱ ነገር በፍፁም የማይሞከር ነው ሲሉ ፎከሩ፡፡ ዲፕሎማሲያዊ ተማፅኞውን ከቁብ አልጣፉትም፡፡ ከዓለም ዙሪያ ይደርስባቸው የነበረውን ውግዘት ከምንም አልቆጥር አሉ፡፡ አሜሪካ በተባበሩት መንግስታት ውሳኔ ታግዛና የበረከቱ የዓለማችንን አገሮች በአጋርነት አሠልፋ በበረሃው ማዕበል ዘመቻ ኩዌትን ነፃ ወደማውጣቱ ዘመቻ ገባች፡፡ የበረሃው ማዕበል ዘመቻ ኩዌትን ወርሮ ይዞ በነበረው የኢራቅ ጦር ላይ ማዕበል ሆነበት፡፡ የኢራቅ ጦር ማዕበሉን መቋቋም ተሳነው፡፡ ሳይወድ በግዱ ኩዌትን ለቆ የሚወጣ መሆኑን በተረዳ ጊዜ ከ600 በላይ በሆኑት የነዳጅ ጉድጓዶቿ ላይ እሳት ለቀቀባቸው፡፡ ከቁጥጥር ውጭ ሆኖ የከረመው የድፍድፍ ነዳጅ ቃጠሎ ኩዌትን ብቻ ሳይሆን መላ ቀጣናውን በከባድ ጥቁር ጭስ ጭጋግ ሸፈነ፡፡ በተፈጥሮ አካባቢ ላይ ያደረሰው ብክለትም እጅግ ከፍተኛ ነበር ይባላል፡፡ ብዙዎችን ለመተንፈሻ አካል የጤና እክል ዳርጓል፡፡ ቃጠሎው ተጀምሮ እስኪያልቅ በየቀኑ 6 ሚሊዮን በርሜል ነዳጅ በላ፡፡ በገንዘብ ረገድ ኩዌትን 1 ነጥብ 5 ቢሊዮን ዶላር ኪሳራ አደረሰባት፡፡ ቃጠሎው ለ1 ወር ሲዘልቅ የመጨረሻውን ጉድጓድ እሳተ ማጥፋት የተቻለው የዛሬ 22 ዓመት በዛሬዋ እለት ነበር፡፡ uhannes taye (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "22651", "contents": "በሉጥ (Quercus) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ወገን ነው።"} {"id": "13367", "contents": "ባክቴሪያዎች ቅድመኑክለሳውያን (prokaryote microorganisms) ናቸው። ቅድመኑክለሳውያን ማለትም ፦ ኑክለስና ሌሎች በክርታስ የተሸፈኑ ክፍለ ህዋሳት የሌሏቸው መሆናቸው ከአርኬአዎች ጋር ያመሳስላቸዋል። እንደ ታዮማርጋሪታ ናሚቢየንሲስ እጅግ በጣም ጥቂት ወጣ ያሉ ዝርያዎች በስተቀር ባክቴሪያዎች በሙሉ ያለ ማይክሮስኮፕ የማይታዩ ደቂቅ ዘአካላት ናቸው። ቫይረስ ደቂቅ ዘ አካላት ፈንገስ ^ Schulz, H.; Jorgensen, B. (2001). \"Big bacteria\". Annu Rev Microbiol. 55: 105–37. doi:10.1146/annurev.micro.55.1.105. PMID 11544351"} {"id": "1027", "contents": "ኢንተርኔት ፖድካስት (Podcast) ክፍት የንግድ መርህ (Open Source Business Practice) ክፍት ሶፍትዌር መርህ (Open Source Software) ኮምፒዩተር ኮምፒዩተር ምህንድሥና (Computer Engineering) የኮምፒዩተር አውታር የፕሮግራም ቋንቋ የሲስተም አሰሪ (operating system) የአፕልኬሽን ሶፍትዌር (Applicaton Software) ኮምፒዩተር ምስል (computer graphics) ኤምፒ3 (MP3) የኮምፒዩተር መረብ (Computer Networking) ወርክ ስቴሽን ኮምፒዩተር (Worksation Computer) ሰርቨር ኮምፒዩተር (Server Computer) ዩቲፒ ገመድ (UTP Cable) ቪሳት (VSAT) ማብሪያ ማጥፍያ (Switch) ሐብ (Hub) ፕሪንተር (Printer) ሌዘር ጀት ፕሪንተር (Laser Printer) ኢንክ ጀት ፕሪንተር (Ink Jet Printer) ዋይድ ፎርማት ፕሪንተር (Wide Format Printer) ከለር ሌዘር ጀት ፕሪንተር (Colour Laser Jet Printer) በብል ጀት ፕሪንተር (Bubble Jet Printer) ኢምፓክት ፕሪንተር (Impact Printer) ተርማል ፕሪንተር (Thermal Printer) ዶት ማትሪክስ ፕሪንተር (Dot Matrix Printer) ድረ-ገፅ ግንባታ (Web page Developing) ሽቦ አልባ ስልክ (Mobile) ኢንተርኔት በሽቦ አልባ ስልክ እንዴት መጠቀም ይቻላል? ባለ ዋፕ ሽቦ አልባ ስልክ (WAP enabled mobile) ባለ ጂፒአርኤስ ሽቦ አልባ ስልክ (GPRS enabled mobile) ብሉ ቱዝ (Bluetooth) ከሽቦ አልባ ስልክ ጋር ያለው ግኑኝነት?"} {"id": "45109", "contents": "ካታሎኒያ (ካታላንኛ:Catalunya እስፓንኛ፦ Cataluña /ካታሉኛ/) የእስፓንያ ክፍላገር ነው። ዋና ከተማ ባርሴሎና ነው። በጥቅምት 17 ቀን 2010 ዓም የካታሎኒያ መንግሥት እራሱን «የካታላን ሪፐብሊክ» ተብሎ ነጻነቱን ከእስፓንያ አዋጀ። ነገር ግን ይህ ዐዋጅ በእስፓንያ መንግሥት አልተቀበለም። ለጊዜው ምንም ዕውቅና ያላገኘ መንግሥት ሲሆን፣ ከ፪ ቀን በኋላ ያው መነግሥት ወደ ቤልጅግ ሸሽቶ የሀገር ሥልጣን ወደ ስፔን ተመለሰ። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "13334", "contents": "የሠው ልጅ ወይም በአጭሩ ሰው በዝርያ ምደባ ሳይንስ መጠሪያው Homo sapiens (የላቲን ቃል፡ ብልጡ ሰው ወይም አዋቂው ሰው አልያም ደግሞ ጨዋው ሰው) እየተባለ የሚጠራው ዘር ሲሆን ከታላቁ የሰብአስትኔ ዘር በHominidae ከሚገኙት Homo የሚባሉ ባለ ሁለት እግር ዝርያዎች ንዑስ ቤተሰብ በህይወት የቀረ ወይንም ያልጠፋ ምድርንም ለመግዛት የተዘጋጀው ብቸኛው ዝርያ ነው። ነገር ግን ሠው የሚለው ቃል ለማንኛውም በHomo ውስጥ ለሚገኝ ዝርያ መጠሪያ ነው።"} {"id": "46791", "contents": "ዲሊ የምሥራቅ ቲሞር ዋና ከተማ ነው። የፖርቱጋል ሰዎች በ1512 ዓም ግድም የሠፈሩት ናቸው።"} {"id": "10945", "contents": "ፋሲካ ኢየሱስ ክርስቶስ ከሙታን መካከል የተነሳበትን የትንሳዔ ቀን ማሰብያ ዕለት ነው። ስሙ ፋሲካ የመጣው ከአረማይክ /ፓስኻ/፣ ግሪክኛ /ፓስቃ/፣ ዕብራይስጥ /ፐሳኽ/ ሲሆን፤ የአይሁድ ፋሲካ በዓል ዕብራውያን በሙሴ መሪነት ከግብፅ ፈርዖን ግዛት በተዓምራትና በመቅሠፍቶች የወጡበትን ጊዜ ለማክበር ነበር። ይህ ታሪክ በተለይ በብሉይ ኪዳን ኦሪት ዘጸአት ይገለጻል። በተለይ በዘጸአት 12፡23 በአሥረኛው መቅሠፍት ጊዜ \"እግዚአብሔር ያልፋል\" ሲል፥ \"ያልፋል\" የሚለው ግሥ በዕብራይስጡ /ፐሳኽ/ ስለ ሆነ፣ ስሙ ፋሲካ ከዚያው ቃል ደረሰ። በአዲስ ኪዳን ዘንድ ደግሞ ኢየሱስ ለፋሲካ በዓል አዲስ ትርጉም ሰጠው። በመጨረሻው እራት ከደቀ መዛሙርቱ ጋር የበዓሉን ዝግጅት ሲጠብቅ ሥጋ ወደሙ እንደ መስዋዕቱ ሆኖ ባካፈለው ኅብስትና ወይን በኩል እንደሚገኝ አመለከተ። ኢየሱስም ተሰቅሎ ከ፫ ቀን በኋላ ተነስቶ ዳግመኛ ለደቀመዛሙርቱ ታይቶ፣ በነዚህ ዘመኖች ፍፃሜ ለፍርድ ቀን በሕያዋንና በሙታን ለመፍረድ እንደሚመለስ ነገራቸው። ይህ ሁሉ አሁን በክርስትና ወይም በአብያተ ክርስቲያናት በፋሲካ በዓል የሚከበር ነው። በፋሲካ በዓል ኢየሱስ ክርስቶስ ለአዳም የገባለትን ቃል ኪዳን፤ ማለትም ከልጅ ልጅህ ተወልጄ ስጋዬን ቆርሼ ደሜን አፍስሼ አድንሀለሁ ባለው ቃል መሰረት፤ ወደዚህ አለም ከቅድስት ድንግል ማርያም ተወልዶ ሰው ሆኖ አዳምን ከሰይጣን አገዛዝ ነጻ ሊያወጣው፤ የአዳምን በደል እርሱ ሊክስ የተሰቀለበት ጊዜ ይታሰብበታል። በፋሲካ ከሚደረጉ ነገሮች አሉ።"} {"id": "1820", "contents": "ፍልስፍና የሚለው ቃል ከግሪኩ «Philos» /ፊሎስ/ ማለትም ፍቅር እና፣ «sophos» /ሶፎስ/ (ጥበብ) የተገኘ ውሁድ ነው። በቀጥታው የጥበብ ፍቅር ወይም ፍቅረ ጥበብ ተብሎ ሊተረጎም ይችላል። በመሆኑም ፍልስፍና እውቀትን፣ እውነትን፣ ጥበብን መውደድ፣ መሻት፣ መመርመር ተብሎ ሊተረጎም ይችላል። ባንድ በኩል ወደ ጥበብ የተሳበ፣ ጥበብን የወደደ እንደዚሁም የጥበብ ባለሟልን የሚያመለክት ሲሆን በሌላ በኩል ደግሞ ጥበብን ወዶ ሌላውም እንዲወድ ምክንያት የሚሆን ለማለት ይውላል። ይህ የጥናት ክፍል በዋናነት ነገሮችን በመላምታዊ መንገድ ለመመርመር ይሞክራል። የፍልስፍናን ምንነት ለማወቅ የሚጠይቃቸውን ዋነኛ ጥያቄዎች እንመልከት። ፍልስፍና የሚመረምራችው አምስት ዋነኛ ቁምነገሮች ህላዌ፣ ግብረገብ፣ እውቀት፣ እውነት፣ እና ውበት ናቸው። ፈላስፋዎችን ለብዙ ዘመናት ሲያስጨንቁ ከቆዩ ጥያቄዎች ውስጥ እውነት ምንድር ነው? አንድን አስተያየት ለምንና እንዴት እውነት ወይም ሃሰት መሆኑን እናውቃለን? ጥበብስ ምንድር ናት? አዋቂነት የሚቻል ነገር ነውን? ማወቃችንን እንዴት እናውቃለን? አዋቂነት የሚቻል ነገር ከሆነ የታወቀ እና ያልታወቀ ማለት ምንድር ነው? ከታወቀው ያልታወቀውን እንዴት መሻት እንችላለን? ግብረገብ በሆነው እና ባልሆነው መካከል ልዩነት አለን? ካለስ ልዩነቱ ምንድር ነው? የትኞቹ ድርጊቶቻችን ናቸው ልክ? ልክ ያልሆኑትስ የትኞቹ ናቸው? ሥነምግባራዊ መስፈርቶች ቋሚ ናቸው ወይስ ተነፃፃሪ? እንዴትስ መኖን አለብኝ? ገሃድ የሆነው ምንድር ነው? የገሃድ ነገሮች ተፈጥሮአቸው እንዴት ያለ ነው? እውን አንዳንድ ነገሮች ከኛ ግንዛቤ ውጭ መኖር ይቻላቸዋልን?"} {"id": "13207", "contents": "የደም ቧንቧዎች የሥርዓተ ደም ዝውውር አካል ሲሆኑ ደምን በሙሉ አካል የሚሠራጭባቸው መንገዶች ናቸው። ሶስት ዓይነት የደም ቧንቧ ዓይነቶች አሉ። የመጀመሪያው የደም ቧንቧ ዓይነት ደም ቅዳ ወይም arteriesየሚባለው ሲሆን ደምን ከልብ ወደተለያዩ የሠውነት ክፍሎች የሚወስዱትን የደም ቧንቧዎች የሚወክል ነው። ሁለተኛው ደግሞ ፀጉር ደምስር ወይም ርቂት (capillaries) የሚባሉት ሲሆኑ ደም ከህዋሳቶች ጋር እንዲገናኝ ለተለያዩ ኬሚካላዊ አፀግብሮቶች መንገድ የሚያመቻቹ ናቸው። የሦስተኛው እና የመጨረሻው ደግሞ ደም መልስ ወይም veins የሚባሉት ሲሆኑ ደምን ከተለያዩ የሰውነት ክፍሎች ወደ ልብ የሚመልሱ ቧንቧዎች ናቸው።"} {"id": "52370", "contents": "ስኩዊድ ጋሜ ስኩዊድ ጋሜ (እንግሊዝኛ: Squid Game; ኮሪይኛ: 오징어 게임) የደቡብ ኮሪያ ህልውና ድራማ ተከታታይ የቴሌቪዥን ድራማ ነው። ሊ ጁንግ-ጄ እንደ ሴኦንግ ጂ-ሁን (성기훈፣ 456) ፓርክ ሄ-ሶ እንደ ቾ ሳንግ-ዎኦ (조상우፣ 218) ዋይ ሃ-ጁን እንደ ሁዋንግ ጁን-ሆ (황준호) ሁዪን ጁንግ እንደ ካንግ ሳኢ-ቢዮክ (강새벽፣ 067) ኦ ዮንግ-ሱ እንደ ኦ ኢል-ናም (오일남፣ 001) ^ ሀ ለ Moon Ji-yeon (March 11, 2020). \"[공식 이정재X박해수, 넷플릭스 '오징어게임' 주연 캐스팅]\" (በኮሪይኛ). Sports Chosun. በSeptember 29, 2021 የተወሰደ. ^ Jang Ah-reum (June 2, 2020). \"[단독 위하준, 넷플릭스 오리지널 '오징어 게임' 합류...이정재와 호흡]\" (በኮሪይኛ). News1. በSeptember 29, 2021 የተወሰደ. ^ Kim Hyun-rok (June 2, 2020). \"[단독톱모델 정호연, '오징어게임' 여주인공...본격 연기 데뷔]\" (በኮሪይኛ). SpoTV News. በSeptember 29, 2021 የተወሰደ. ^ Kim Yu-jin (August 26, 2021)."} {"id": "3932", "contents": "(ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "18920", "contents": "ሱዳን የአለም ባንዲራዎች ሰንደቅ ዓላማ (ይህ ባንዲራዎች ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "47285", "contents": "ኒኮላ ተስላ (1848-1935 ዓም) ሰርባዊ-አሜሪካዊ ፊዚሲስትና የፈጠራዎች ፈጣሪ ነበር። በተለይ በ AC አመንቺ ጅረት ስለ ሠራው ማሻሻል ዝነኛ ነው። በኦስትሪያ-ሀንጋሪ መንግሥት ተወልዶ በኋለ ወደ አሜሪካ ፈለሰ። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "44774", "contents": "ባርሴሎና እግር ኳስ ክለብ (ካታላንኛ፦ Futbol Club Barcelona) በባርሴሎና፣ እስፓንያ የሚገኝ እግር ኳስ ክለብ ነው። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) ባርስሎና በእስፔይን ካታሉንያ የሚገኝ የአለም አቀፍ እግር ኳስ ክለብ ስሆን በአለም ውስጥ ባሉት ከፍተኛ ልጌች ከሚገኙ ክለቦች ብዙዋንጫ በማሸነፍ የመጀመሪያውን ቦታ ይይዛል:: ሙሉ ስም:- ፉትቦል ክለብ ባርሴሎና ቅፅል ስም:- ባርሳ ወይም ብሉግራና የተመሰረተው:- 29 ህዳር እንደ አውሮጳውያን አቆጣጠር 1899 , ከ 120 አመት በፊት ነበር ሲመሰረት ፉትቦል ክለብ ባርሴሎና ተብሎ ተጠራ የስታዲየሙ ስም:- ካምፕ ኑ ወይም ኑ ካምፕ የስታዲየም የተመልካች ብዛት :- 99, 354 በመያዝ ከአውሮፓ ክለቦች በቀዳሚነት ተቀምጧል የአሁኑ የክለቡ ፕሬዝዳንት :- ጆሴ ማሪያ ባርቶሚዮ የአሁኑ የክለብ አሰልጣኝ :- ኪኬ ሴቲን የሚገኝበት ሊግ:- ስፔን ውስጥ ሲሆን ላሊጋ ይባላል 1899 ሲመሰረት በ ሲዊስ, ስፖኒሽ,እንግሊዝ እና በካታላን ተጨዋቾች መሪ ጁሃን ጋምፐር ነው የክለቡ የአርማ ስም የመጣው በካታላን ባህል ሲሆን \" mes que unclub\" ከ ክለብ በላይ ነው ይሉታል የባርሴሎና አጠቃላይ ተጨዋቾች 12 ባላንዶር በመብላት ባርሴሎና ከአለም ቀዳሚ ክለብ ያደርገዋል ባርሴሎና ሲመሰረት የክለብ የመጀመሪያ ፕሬዚዳንት ዋልተር ዊልድ( 1889-1901 ይባላል ሊዊስ ስዋሬዝ የመጀመሪያው ባላንዶር ያነሳ የክለቡ ተጨዋቾች ነው፡፡ በ 1979 ክለብ ላሜሲያን አካዳሚን ከ አነድ የገበሬ ቤት ገዛ ከዚያም ብኃላ ከአካዳሚው አሪፍ አሪፍ ተጨዋቾችን አፍርቶል ለምሳሌ:- ሜሲ: ዣቪ: ኢኒዬስታ ሰኔ 1982 ዲያጎ ማራዶና በአለም የሪከርድ ዋጋ በ5 ሚሊዮን ዩሮ ከ ቦካ ጁኒየርስ ወደ ባርሴሎና ተዘዋወረ፡፡ ዩሀን ክራይፍ የባርሴሎናን የአጨዋወት መንገድ( ቲኪታካ) ያመጣ ነው፡፡ ባርሴሎና ያሳካቸው ድሎች ላሊጋ:- 26 የስፔን የንጉስ ዋንጫ:- 30 የስፔን የአሸናፊዎች አሸናፊ ዋንጫ:- 13 ኮፓ ኢቫ ዱዋርቲ:- 3 ኮፓ ዲ ላሊጋ:- 2 ቻምፒዮንስ ሊግ:- 5 ዩኤፍኤ ካፕ ዊነርስ ካፕ:- 4 የአውሮፓ ሱፐር ካፕ:- 5 የአለም የክለቦች ዋንጫ :- 3 ኢንተር ሲቲስ ፌር ካፕ:- 3 በድምሩ 94 ዋንጫወችን አሳክቷል በዚህም ከአውሮፓ ቀዳሚ ያደርገዋል ፡፡ ሊዮኔል ሜሲ ብቻውን 6 ባላንዶር አንስቷል ከአውሮፓ ብዙ ዋንጫዎችን ያነሱ ክለቦች 1."} {"id": "2463", "contents": "1 January 1999 - 11 September 1999 እ.ኤ.ኣ. = 1991 አ.ም. 12 September 1999 - 31 December 1999 እ.ኤ.ኣ. = 1992 አ.ም."} {"id": "40619", "contents": "23 May በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም ግንቦት 15 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "48903", "contents": "ሰብ አስተኔ በጡት አጥቢ መደብ ውስጥ ያለ ክፍለመደብ ነው። በሥነ ሕይወት ጥናት ይህ ክፍለመደብ ሌሙር፣ ዝንጀሮች፣ ጦጣዎችና የሰው ልጅም ይጠቅልላል። ሌሙር፣ ጋላጎ፣ ፖቶ ወዘተ. - (አፍሪካና ማዳጋስካር) ታርሲየር - (ደቡብ-ምስራቅ እስያ) የምዕራብ ክፍለአለም ዝንጀሮች - (አሜሪካዎች) የምሥራቅ ክፍለአለም ዝንጀሮች - (አፍሪካና እስያ)፤ አንኮ፣ ጭላዳ፣ ጨኖ፣ ጉሬዛ ጦጣ - ጊቦን (እስያ) ዘረሰብ፦ ኦራንጉታን፣ ገመሬ (ጎሪላ)፣ ቺምፓንዚ (አፍሪካ) የሰው ልጅ (አለም አቀፍ) በሥነ ባህርይ ረገድ በኩል፣ ከፍጡሮች ሁሉ ቺምፓንዚ የተባለው ጦጣ በሁለት ዝርዮች (ሐለስትዮ እና ሐለስት) ተመድቦ ሲሆን ለሰው ልጅ ቅርብ ዝምድና ያለው ይቆጠራል። ቺምፓንዚ ግን 24 (48) ሐብለ በራሂዎች እያለው፣ የሰው ልጅ 23 (46) ሐብለ በራሂዎች እና ከማናቸውም እንስሳ ይልቅ እጅግ ሃይለኛ አዕምሮ አለው። ዝግመተ ለውጥ ባለሙያ ንድፍ"} {"id": "47443", "contents": "እምዬ ቴሬሳ (1902-1989 ዓም) በኦቶማን መንግሥት ከአልባኒያዊ ዘር እንደ «አኘዘ ቦሓጂው ተወልደው ወደ ሕንድ አገር የፈለሱት መበሊት እና ሰባኪ ነበሩ። በ2008 ዓም በሮማን ካቶሊክ ፓፓ እንደ «ቅድሥስት ተሬሳ ዘካልካታ በመሰይም ዕውቅና ሰጣቸው። እናም ለሰው መብት ተቆርቋሪ እና ታጋይ ነበሩ። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "13040", "contents": "ሰላጣ በአለም ሁሉ የሚሰራ የምግብ አይነት ሲሆን፣ የአትክልት አይነት ነው። ብዙ ጊዜ የሚሰራውም ቲማቲምና አንድ አንድ ጊዜ ዘይት፣ ሎሚ ጭማቂ ወይም ቭኒገር ሲጨመር ነው።"} {"id": "47550", "contents": "ተሙር (1328-1397 ዓም) የቱርካዊ ጉርካኒ መንግሥት መሥራች ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "36042", "contents": "ዲዬጎ ሮቤርቶ ጎዲን ሊል (Diego Roberto Godín Leal, የካቲት ፱ ቀን ፲፱፻፸፰ ዓ.ም. ተወለደ) ኡራጓያዊ እግር ኳስ ተጫዋች ነው። ለአትሌቲኮ ማድሪድ የሚጫወት ሲሆን የኡራጓይ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድን አባል ነው። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "15316", "contents": "ደብረ ዳሞ በ6ኛው ክፍለ ዘመን የተቆረቆረ ገዳምና ይህ ገዳም የሚኖርበት ተራራ ስም ነው ። ደብረ ዳሞ ከአዲግራት በስተምዕራብ በመካከለኛው ትግራይ ይገኛል። ከተራራው ቀጥ ብሎ ለመውጣት አዳጋችነቱ የተነሳ ወደገዳሙ ለመድረስ ከቆዳ በተሰራ ገምድ ላይ መንጠላጠል ግድ ይላል። ቤተ ክርስቲያኑ በኢትዮጵያ ውስጥ ጥንታዊ የአሰራር ዘዴን ተከተሎ እስካሁን ዘመን ድረስ በመዝለቅ ቀደምትነት ስፍራን ይይዛል ። የተሰራውም በአቡነ አረጋዊ በ6ኛው ክፍለ ዘመን እንደነበር ትውፊት አለ። ቶማስ ፓከናም የተባለው የታሪክ ተመራማሪ አምባው እንደ ወህኒና አምባ ግሸን ወንድ የነገስታት ዝርያወችን ለማሰሪያነት ያገለግል እንደነበር ትውፊት እንዳለ በጥናት ደርሶበታል። የገዳሙ ውጫዊ ወለሎች በጥንቱ ዘመን ዘዴ፣ የኖራ ድንጋይንና የጥድ እንጨትን በማፈራረቅ የተሰራ ነበር። ይህም በስነ ህንጻ ጥበበ አክሱማዊ ዘዴ አሰራር ይባላል። እዚህ አምባ ላይ የሰውም ሆነ የእንስሳ ሴቶች መውጣት አጥብቆ የተከለከለ ነው። ሆኖም ግን በግራኝ አህመድ ወረራ ወቅት ንግስት ሰብለ ወንጌል እና ደንገጡሮቻ እዚህ አምባ ላይ በመጠለል ከሞት ድነዋል። ተራራው ላይ ምንጭና እህል የሚዘራበት ሰፊ መሬት ስለነበር ፖርቱጋሎቹ እነ ክሪስታቮ ደጋማ ከአምባው ደርሰው ንግስቲቱ እንድትወርድ እስከአሳመኗት ድረስ የግራኝን ሰራዊት ከዚህ አምባ ላይ ሆና መከላከል ችላለች። ደብረ ዳሞ አምባ ከሩቁ - ምኩራቡ በሁሉም አቅጣጫ አንድ አይነት ኩርባ ያለው የተፈጥሮ ቅጥር ነው ደብረ ዳሞ መወጣጫ ጠፍር ^ Thomas Pakenham, The Mountains of Rasselas (New York: Reynal & Co., 1959), pp."} {"id": "22681", "contents": "ነጭ ባሕር ዛፍ (Eucalyptus globulus) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።"} {"id": "46549", "contents": "ማሌ (ማልዲቭኛ፦ މާލެ) የማልዲቭስ ዋና ከተማ ነው። የሕዝቡ ቁጥር 133,412 ሰዎች አካባቢ ነው።"} {"id": "12159", "contents": "በስፖንሰር አድራጊነት ምክንያቶች ቤቲኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ተብሎ የሚጠራው የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ በኢትዮጵያ ከፍተኛው የማኅበር እግር ኳስ ክፍል ነው። ሊጉን የሚቆጣጠረው በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ አክሲዮን ማህበር (ቀድሞ በኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ከ 1997 እስከ 2020 ቁጥጥር ስር ነበር) ነው። እ.ኤ.አ. በ 1997 (በ 1990 E.C) የተቋቋመ ሲሆን የቀደመውን የመጀመሪያውን ምድብ (ኢ. 19444) ተክቷል። በአስራ ስድስት ክለቦች ተወዳድሮ በኢትዮጵያ ከሌሎች የሁለተኛና የከፍተኛ ሊጎች ጋር በማሳደግና በመውረድ ሥርዓት ላይ ይሠራል። ሊጉ ከ 1997–98 የውድድር ዘመን ጀምሮ ቅዱስ ጊዮርጊስ ሲ.ሲ በዚህ ዘመን የሀገሪቱ መሪ ክለብ ሆኖ በ 14 ማዕረጎች (በአጠቃላይ 29 የመጀመሪያ ዲቪዝዮን) የመጀመሪያው በይፋ እውቅና የተሰጠው የኢትዮጵያ እግር ኳስ ሊግ ስሪት እ.ኤ.አ. በ 1944 ተቋቋመ። በመጀመሪያ አምስት ቡድኖችን የሚወክሉ አምስት ቡድኖች እና የብሪታንያ ወታደራዊ ተልእኮ በኢትዮጵያ (ቢኤምኤም) በቢኤምኤም አሸናፊነት ለመወዳደር ተወዳድረዋል። የኢትዮጵያ ዋንጫ በቀጣዩ ዓመት ተጨምሮበት ከተወሰኑ ክፍተቶች ዓመታት በስተቀር በየጊዜው እየተፎካከረ ይገኛል። የኢትዮጵያ ከፍተኛ ዲቪዚዮን እግር ኳስ የመጀመሪያዎቹ ዓመታት በአብዛኛው የሜጫል (የአሁኑ የመከላከያ ኃይል አ.ማ) የበላይነት ነበረባቸው። ክለቡ በ 40 ዎቹ እና በ 50 ዎቹ ውስጥ 6 ርዕሶችን አሸን wonል። ቅዱስ ጊዮርጊስ አክሲዮን ማኅበር በ 60 ዎቹ መገባደጃ ላይ የተወሰነ የበላይነትን አግኝቶ ከዚያ በኋላ ሊጉ በ 70 ዎቹ እና በ 80 ዎቹ አንጻራዊ የእኩልነት ጊዜን አሳል wentል። ሊጉ በ 1990 ዎቹ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ በ 1997 (1990 E.C) የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን (ኢኤፍኤፍ) እና የኢትዮጵያ እግር ኳስ ከፍተኛ ምድብ ባቋቋሙት ቡድኖች ውስጥ ለውጦችን አሳይል። የ 1997-98 የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የውድድር ዘመን መብራት ኃይል ዋንጫውን ያነሳበት ነበር። በቀጣዩ ዓመት ሊጉ የቡድኖቹን ቁጥር ወደ 10 ለማሳደግ ወስኗል ፣ ዓመቱን ሙሉ ተወዳጆች ቅዱስ ጊዮርጊስ ሲ."} {"id": "1543", "contents": "ዊልያም ጄፈርሰን «ቢል» ክሊንተን (እንግሊዘኛ፡ William Jefferson \"Bill\" Clinton) (የትውልድ ስም፦ ዊልያም ጄፈርስን ብላይዝ ፬ኛ፣ እንግሊዘኛ፡ William Jefferson Blythe IV) በነሐሴ 13 ቀን፣ 1938 ዓ.ም. (= 1946 እ.ኤ.አ.) በሆፕ አርካንሳው የተወለዱ ሲሆን ከ1993 እስከ 2001 እ.ኤ.ኣ. ድረስ የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ነበሩ። ፕሬዝዳንት ከመሆናቸዉ በፊት አምስት ጊዜ የአርካንሳው ስቴት አስተዳዳሪ ነበሩ። ቢል ክሊንተን ያደጉት በሆት ስፕሪንግስ፣ አርካንሳው ነው። የቢል ክሊንተን አባት ዊሊያም ጄፈርሰን ብላይዝ ጁኚየር፣ ቢል ክሊንተን ከመወለዱ ሶስት ወር በፊት በመኪና አደጋ ሞተዋል። የቢል ክሊንተን እናት ቨርጂኒያ ክሊንተን ኬሊ፣ በ1950 እ.ኤ.ኣ. ሮጀር ክሊንተን የሚባል ሰዉ አገባች። 14 ዓመቱ ሲሆን ቢል ክሊንተን የመጨረሻ ስሙን ወደ ክሊንተን ለወጠ። ክሊንተን በጆርጅታውን ዩኒቨርሲቲ፥ ዋሽንግተን ዲ.ሲ.፣ ኦክስፎርድ ዩኒቨርሲቲ፥ ኢንግላንድ፣ እና ዬል ዩኒቨርሲቲ፥ ኮነቲኬት ተምረዋል። በ1975 እ.ኤ.ኣ. ሂለሪ ሮድሃምን አገቡና በሊትል ሮክ፥ አርካንሳው መኖር ጀመሩ። ከዚያም በዩኒቨርሲቴ ኦፍ አርካንሳው የሕግ ፐሮፌሰር ሆነው አገልግለዋል። ቢል ክሊንተን የአርካንሳው አስተዳዳሪ ሆኖ ለመጀመሪያ ጊዜ የተመረጡት በ1978 እ.ኤ.ኣ. ነው። በዛ ጊዜ ከአሜሪካ በዕድሜ ትንሹ አስተዳዳሪ ነበሩ። በ1980 እ.ኤ.ኣ. በፍራንክ ዲ ዋይት ከተሸነፉ በኋላ በ1982 እ.ኤ.ኣ. እንደገና ተመረጡ። ከዛ ጀምሮ እስከ 1992 እ.ኤ.ኣ. ድረስ ለአራት ጊዜ አስተዳዳሪ ሆነው መርተዋል። በ1984 እ.ኤ.ኣ. የአስተዳዳሪ የስልጣን ዕድሜ ከ2 ዓመት ወደ 4 ዓመት አራዝመዋል። በ1992 እ.ኤ.ኣ. ለፕሬዝዳንትነት ተወዳድርው አሸንፈዋል። በ1996 እንደገና ተወዳድረው አሸንፈዋል።"} {"id": "18647", "contents": "ሊቨርፑል፣ እንግሊዝ ዘ ሬድስ ሊቨርፑል የእግር ኳስ ቡድን (Liverpool Football Club) በሊቨርፑል ከተማ እንግሊዝ የሚገኝ ሲሆን በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ውስጥ ዋና ተካፋይ ነው። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "10146", "contents": "ሆሜር (ወይም ኦሚሮስ፣ ግሪክ፦ Όμηρος) የጥንታዊ ግሪክ (ምናልባት 850 አክልበ.) ባለቅኔ ነበረ። ስመ ጥሩ የሆኑ ግጥሞቹ ኢሊያዳና ኦዴሲያ ናቸው።"} {"id": "13062", "contents": "ኦክቶበር (እንግሊዝኛ: October) በጎርጎርያን ካሌንዳር ውስጥ አሥረኛው ወር ነው። በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር ይህ ወር የመስከረም መጨረቫና የጥቅምት መጀመርያ ነው። በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ October የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ።"} {"id": "47561", "contents": "ፍራንጽ ሹበርት (ጀርመንኛ፦ Franz Schubert 1789-1821 ዓም) የኦስትሪያ ኦፔራ አቀነባሪ ነበር። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "4456", "contents": "1 January 1934 - 10 September 1934 እ.ኤ.ኣ. = 1926 ዓ.ም. 11 September 1934 - 31 December 1934 እ.ኤ.ኣ. = 1927 ዓ.ም."} {"id": "12396", "contents": "አመት መሬት በፀሐይ ምኋር ዙሪያ ለአንድ ጊዜ ያህል ስትዞር የምትጨርሰው ጊዜ ነው። ይህም ሶስት መቶ ስልሳ አምስት ቀን እና ስድስት ሰዓት ያህል (365.25 ቀናት እያንዳንዳቸው የ86,400 ሰከንድ ርዝመት ያላቸው) ነው። አመት ራሱን የቻለ አለም አቀፍ ውክል የለውም።"} {"id": "48564", "contents": "ፖምፐይ (114-56 ዓክልበ.) በሮሜ መንግሥት ሪፐብሊክ መጨረሻ ቀኖች የሮሜ መንግሥት ወደ አምባገነንነት እንዲቀየር ከጣሩት ሰዎች አንዱ ነው። በ68 ዓክልበ. ፖምፐይ፣ ዩሊዩስ ቄሳር እና ክራሶስ የተባሉት አለቆች ሦስትዮሽ መንግሥት መሰረቱ። ከዚህ በኋላ ዩሊዩስ ቄሳርና ፖምፐይ ለዋናው መሪነት ኃይል ሲታገሉ፣ ፖምፐይ በ56 ዓክልበ. በውግያ ተሸነፈ። ከዚህ በኋላ እራሱን በግብጽ ቢሸሸግም ተገኘና ተገደለ። ዩሊዩስ ቄሳር ከዚህ በኋላ ዋና አምባገነን ንጉሥ ሆነና ሪፐብሊኩ ተጨረሰ።"} {"id": "32668", "contents": "ቺ ዮው በቻይና፣ በና በህሞንግ አፈ ታሪክ በኩል ጥንታዊ ንጉሥ ነበረ። በትውፊቱ መሠረት ቺ ዮው 2365 ዓክልበ. ግድም የሊ ወገን ንጉሥ ሲሆን የያንዲና የኋንግዲ ጠላት ሆነ። ሦስት ውግያዎች ተከተሉ። በመጀመርያው የቺ ዮው ሥራዊት ያንዲውን አሸነፈው። ከዚያ ያንዲው ተሸንፎ ወደ ኋንግ ዲ (ወደ ዥዎሉ) ሸሸ። በሁለተኛው የዥዎሉ ውግያ ኋንግ ዲ እና ቺ ዮው ተጋጠሙ። በዚህ ውግያ ቺ ዮው ጉምን በጥንቆላ ፈጥሮ ኋንግ ዲ እንደገና በተነው፣ ብዙም ሌሎች ጉድ ሥራዎች እንደ ተከሠቱ የሚል ወሬ አለ። በቻይና መዝገቦች ዘንድ፣ ቺ ዮው በዚህ ውግያ ድል ሆነ። በኮርያ መጻሕፍት ግን ቺ ዮው («ጃውጂ ኋኑንግ» ተብሎ) በዚህ ውግያ ድል አደረገ፣ ደግሞ የሺንሺ ንጉሥ ይባላል። በቻይና ሃይማኖት ደግሞ ከ200 ዓክልበ. እስከ 65 ዓ.ም. ግድም ድረስ ቺ ዮው እንደ ጦርነት አምላክ ይቆጠር ነበር።"} {"id": "32063", "contents": ""} {"id": "1537", "contents": ""} {"id": "17993", "contents": "የ1962 እ.ኤ.አ. ፊፋ የዓለም ዋንጫ ፯ኛው የፊፋ የዓለም ዋንጫ ሲሆን ከግንቦት ፳፪ እስከ ሰኔ ፲ ቀን ፲፱፻፶፬ ዓ.ም. በቺሌ ተካሄዷል። ብራዚል ቼኮስሎቫኪያን በፍፃሜ ጨዋታው ፫ ለ ፩ በመርታት ዋንጫውን ወስዳለች።"} {"id": "12567", "contents": ""} {"id": "45199", "contents": "ቤላሩስኛ (беларуская мова /ብየላሩስካያ/) በተለይ በቤላሩስ የሚነገር ስላቪክ ቋንቋ ነው። (ይህ ቋንቋ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "40236", "contents": "ደብረ አራራት በዛሬው ቱርክ አገር ውስጥ ከሁሉ ከፍተኛ ያለው ጫፍ ሲሆን በአርሜኒያና እንዲሁም በሌላ ክርስቲያን ልማድ የኖህ መርከብ የደረሰበት የተቀደሰ ተራራ ነው። ^ Early American Expedition Of Mount Ararat"} {"id": "47061", "contents": "ቦሎኛ (ጣልያንኛ፦ Bologna) የጣልያን ከተማና የኤሚሊያ-ሮማኛ ክፍላገር መቀመጫ ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "8370", "contents": "አላማ ኢቅባል ወይም ሙሐመድ ኢቅባል (ኡርዱ: محمد اقبال) የህንድ እስላም ባለቅኔ ነበሩ።"} {"id": "35042", "contents": "ቀጥተኛ ጅረት የኤሌክትሪክ ቻርጅ በአንድ አቅጣጫ ብቻ ሲጓዝ የሚፈጠር ጅረት ነው። ተለዋዋጭ ጅረት የኤሌክትሪክ ቻርጅ የሚሄድበትን አቅጣጫ እየቀየረ ሲጓዝ የሚፈጠር ጅረት ነው። Abinet tadewos dilbilo"} {"id": "31703", "contents": "ቸልምስፎርድ (እንግሊዝኛ፦ Chelmsford) (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "17440", "contents": ""} {"id": "31397", "contents": "ታይ ካንግ (ቻይንኛ፦ 太康) በጥንታዊ ቻይና የሥያ ሥርወ መንግሥት ፫ኛ ንጉሥ ነበር። የቀርከሃ ዜና መዋዕል በተባለው ጽሑፍ ዘንድ፣ አባቱ ጪ ካረፈ በኋላ (1985 ዓክልበ. ግድም) ልጁ ታይ ካንግ ተከተለው። ግቢው በዠንሡ ነበር። በዘመኑ ከልዎ ወንዝ ማዶ ለረጅም ወራት እያደነ መኮንኑ ሆውዪ መጥቶ በዠንሡ ተቀምጦ አቃወመው። «የ፭ቱ ልጆች መዝሙር» የሚባለው ግጥም ስለዚሁ ሁኔታ ነው። ታይ ካንግ አራት ዓመት ብቻ ከነገሠ በኋላ ሞተ። ወንድሙ ዦንግ ካንግ ተከተለው።"} {"id": "9896", "contents": "ሰር አይሳክ ኒውተን ከጃንዩዌሪ 4 ቀን 1663 እ.ኤ.አ. እስከ ማርች 31 ቀን 1727 እ.ኤ.አ. የኖረ እንግሊዛዊ የፊዚክስ፤ የሒሳብ፤ የስነ ክዋክብት፤ የስነ መለኮት፤ የተፈጥሮአዊ ፍልስፍና እና ጥንት የነበረው የአልኬሚ ምሁር ነበረ። ምናልባትም ኒውተን በጣም ከሚታወቅባቸው ነገሮች ውስጥ ሶስቱ የኒውተን ሥነ-እንቅስቃሴ ህጎች ፤ የኒውተን የግስበት ቀመር፤ ካልኩለስ ለተባለውን የሒሳብ ክፍል መጀመር (ይህን ክብር ከጀርመናዊው ምሁር ከጎትፍሪድ ሌብኒትዝ ጋር ይጋሩታል)፤ ስለ ብርሃንና ስለሚይዛቸው ቀለማት ያገኘው ግኝት ይጠቀሳሉ። በተጨማሪም ኒውተን የእንቅስቃሴ ህጎችን በመጠቀም የፕላኒቶች (ፈለገ ሰማያት) እንቅስቃሴ በነዚሁ ህጎች እንደሚመሩ በማሳየት እና የሌላ ምሁር የጃናንስ ኬፕለር የፕላኒቶች እንቅስቃሴ ህግ ጋር እንደሚጣጣም በማሳየት ፤ በፊት ይታመንበት የነበረውን መሬት የሁሉም ነገሮች ማዕከል ናት የሚባለውን ሐሳብ ትክክል እንዳልሆነ በሳይንሳዊ መንገድ አሳይቷል። ሰር አይሳክ ኒውተን በ፬ኛ ቀን ፩፮፬፪ አመተ ምህረት ተወለደ። አባቱ ከመወለዱ በፊት በመሞቱ እናቱ ከሌላ ባል ጋር ኮበለለች። ስለዚህ ከአያቱ ጋር መደግ ጀመረ። ከ ፩፪ እስከ ፩፬ አመት ድረስ ኒውተን በግራንተም ግራመር ት/ቤት ውስጥ ተማረ። ኒውተን ገበሬ መሆን ባለመፈለጉ ወደ ተሪኒቲ ኮሌጅ ካምበሪጅ ገባ። ዲግሪውን በ፩፮፭፱ ጨረሰ። ነገር ግን በ፩፮፮፮ በነበረው ወረርሽ ምክንያት ከኮሌጁ መሰደድ ነበረበት። በቀጣዩ አመት ተመለሰ። በቀጣዮቹ አመታት ስለ ሥነ-እንቅስቃሴ ህጎች፣ ካልኩለስ እናም ስለ ነጭ ብርሃን እና ስለሚይዛቸው ቀለማት ያገኘው ግኝት ይጠቀሳሉ። በማርች ፫፩ ቀን ፩፯፪፯ ከዚህ አመት በሞት ተለየ ኒውተን ራሳቸውን በቀላሉ ከሚገልጹ ተመራማሪዎች አንዱ ነበር።። በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ Isaac Newton የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ።"} {"id": "1821", "contents": "የሕገ መንግሥት ታሪክ ኃይል የሚባለው የአንድን ፍላጎት በሌሎች ላይ የመጫን ችሎታ ነው። ሥልጣን ህግን የማስከበር፣ የሌሎችን ታዛዥነት የማግኘት፣ የማዘዝ፣ እና የመፍረድ ኃይል ነው። ህጋዊነት የሚባለው በታወቁና ተቀባይነትን ባገኙ መስፈርቶችና መርሆዎች አማካይነት ኃይልን በመጨበጥ እና በመጠቀም የሚገኝ ሲሆን አንዱ የመንግሥት ባህርይ ነው። መንግሥት ህግና ሥርዓትን የማውጣት እና የማስከበር ሥልጣን ያለው አካል ነው። (ይህ ትምህርት ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "4426", "contents": "1 January 1952 - 10 September 1952 እ.ኤ.ኣ. = 1944 ዓ.ም. 11 September 1952 - 31 December 1952 እ.ኤ.ኣ. = 1945 ዓ.ም."} {"id": "4035", "contents": "ማይክሮሶፍት ኮርፖሬሽን ዓለም-አቀፍ የቴክኖሎጂ ድርጅት ነው። እንደ ጁላይ 2006 እ.ኤ.አ. ማይክሮሶፍት 71,553 ሠራተኞች በ102 ሀገሮች ሲኖረው፣ ዓመታዊ ገቢው 44.28 ቢሊየን የአሜሪካን ዶላር ነው። እጅግ በጣም ብዙ የሚሆኑ ሶፍትዌሮችን ማምረትና ማዳበር ዋና ዓላማው ነው። ዋና መስሪያቤቱ በሬድመንድ፣ ዋሽንግተን፣ አሜሪካ የሚገኝ ሲሆን፣ ታዋቂ ምርቶቹ ማይክሮሶፍት ዊንዶውስ ስርአተ ክወና እና ማይክርሶፍት ኦፊስ ግሴት ሶፍትዌር ያጠቃልላሉ። ከሶፍትዌሮች ሌላ፥ ኤም.ኤስ.ኤን.ቢ.ሲ የኬብል ቴሌቪዥን፥ ኤም.ኤስ.ኤን. ዌብሳይት፥ ማይክሮሶፍት ኢንካርታ የኢንተርኔት መዝገበ ዕውቀት፥ የቤት መዝናኛ እና ሌሎችም ምርቶችና አገልግሎቶችን ያቀርባል።"} {"id": "48645", "contents": "ኮንስታንቲን ቸርነንኮ ከ1984 እ.ኤ.አ. እስከ 1985 እ.ኤ.አ. ድረስ የሶቪዬት ሕብረት ኰሙኒስት መሪ ነበሩ። (ይህ ፖለቲካ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "40227", "contents": "ቀዳማዊ ምኒልክ የኢትዮጵያ የመጀመሪያው ሰሎሞናዊ ንጉሥ ናቸው ተብሎ ይታመናል። የኢትዮጵያ ነገሥታት (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) ቤተ እስራኤላውያን እነማን ናቸው?"} {"id": "4580", "contents": "1 January 1871 - 10 September 1871 እ.ኤ.ኣ. = 1863 ዓ.ም. 11 September 1871 - 31 December 1871 እ.ኤ.ኣ. = 1864 ዓ.ም."} {"id": "17436", "contents": "ሃሪ ፖተር (ተከታታይ ፊልሞች)"} {"id": "5845", "contents": "1 January 1244 - 4 September 1244 እ.ኤ.ኣ. = 1236 ዓ.ም. 5 September 1244 - 31 December 1244 እ.ኤ.ኣ. = 1237 ዓ.ም."} {"id": "34865", "contents": "መትዝ (ፈረንሳይኛ፦ Metz) (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "11624", "contents": "ኒካራጓ በመካከለኛ አሜሪካ የተገኘ ሀገር ነው። ዋና ከተማው ማናጓ ነው። እስፓንያውያን በ1520ዎቹ በወረሩት ጊዜ የ'ኒኪራኖ' ኗሪ ሕዝብ ከተማ 'ኒካራውካሊ' ስለ ነበር ስሙ ኒካራጓ የሚወረደው ከእርሱና ከስፓንኛ «አጓ» 'ውኃ' ነው። ፮ ሚሊዮን ኗሪዎችና የ፪ ውቅያኖስ ጠረፎች (አትላንቲክና ፓሲፊክ ውቅያኖስ) ያለበት አገር ነው። የሞቀ አየርና ሰፊ ጫካ አለው። ጥጥና ሸንኮራ ኣገዳ ዋና ምርጦች ናቸው። አብዛኞቹ ሕዝብ የኗሪዎችና የአውሮፓውያን ክልሶች ናቸው። ሚስኪቶ የተባለው ብሔር ደግሞ በኒካራጓ ይገኛል። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "13041", "contents": "ቆስጣ ወይም እስፒናች ኢትዮጵያ ውስጥ የሚሰራ የምግብ አይነት ሲሆን፣ የሚሰራበት የአትክልት አይነት ነው። የቀይ ስር ቅጠል ጎመን ደግሞ «ቆስጣ» ሊባል ይችላል፤ በሥነ ሕይወት ግን ይህ ሌላ ዝርያ ነው።"} {"id": "47508", "contents": ""} {"id": "4684", "contents": "1 January 1820 - 9 September 1820 እ.ኤ.ኣ. = 1812 ዓ.ም. 10 September 1820 - 31 December 1820 እ.ኤ.ኣ. = 1813 ዓ.ም."} {"id": "3592", "contents": "ሴንት ጆንስ የአንቲጋ ና ባርቡዳ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 24,226 (በ1992 ዓ.ም.) ሆኖ ይገመታል። ከተማው 17°08′ ሰሜን ኬክሮስ እና 61°50′ ምዕራብ ኬንትሮስ በአንቲጋ ደሴት ላይ ተቀምጦ ይገኛል። የአንቲጋ መቀመጫ ከ1624 ዓ.ም. ጀምሮ ሆኗል።"} {"id": "48930", "contents": "ቱቫ (ሩስኛ፦ Тыва́ /ቲውቫ/) በሩሲያ ውስጥ የሚገኝ ክፍላገር («ሪፐብሊክ») ነው።"} {"id": "7611", "contents": "1 January 373 - 29 August 373 እ.ኤ.ኣ. = 365 ዓ.ም. 30 August 373 - 31 December 373 እ.ኤ.ኣ. = 366 ዓ.ም."} {"id": "5208", "contents": "1 January 1559 - 8 September 1559 እ.ኤ.ኣ. = 1551 ዓ.ም. 9 September 1559 - 31 December 1559 እ.ኤ.ኣ. = 1552 ዓ.ም."} {"id": "8479", "contents": "ስብሐት (ስብሐት ለአብ) ገብረ እግዚአብሔር (ሚያዝያ 27 [1928]ዓ.ም. - ሰኞ፣ ቀን [ትግራይ] ጠቅላይ ግዛት፣ አድዋ አውራጃ፣ እርባ ገረድ በተባለች መንደር ከአባቱ ከቄስ ገብረ እግዚአብሔር ዮሐንስ እና ከወይዘሮ መአዛ ወልደ መድኅን ተወለደ። ትምህርቱን በስዊድን ሚሲዮን፣ እንዲሁም በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ተከታትሎ በትምህርት አስተዳደር የመጀመሪያ ዲግሪውን ተቀብሏል። በአስፋ ወሰን ትምህርት ቤት በእንግሊዝኛ መምህርነት ለ2 ዓመት አገልግሏል። በመቀጠልም ከየተባበሩት መንግሥታት የትምህርት፤ ሳየንስ እና የባህል ድርጅት (ዩኔስኮ) ባገኘው የትምህርት እድል አማካይነት ወደ ፈረንሳይ (ኤክስ አን ፕሮቫንስ) በመሄድ ከ1962-1964 ቆይቷል። የሄደበትን ትምህርት አጠናቆ ምስክር ወረቀት ባይቀበልም ቆይታው ከአውሮፓ ባህል እና ስነ-ጽሁፍ እንዲተዋወቅ በጣም እንደረዳው ይናገራል። ወደ ፈረንሳይኛ «Les Nuits d'Addis-Abeba» ተብሎ በፍራንሲስ ፋልሴቶ የተተረጎመውን የልብ-ወለድ ድርስቱን «ሌቱም አይነጋልኝ»ን ብዙውን ለመጻፍ የበቃው እዚያው በፈረንሳይ እንደሆነም ይናገራል። ይኸው ድርሰቱም ወደ ፈረንሳይኛ ቋንቋ የተተረጎመ የመጀመሪያው ኢትዮጵያዊ ልብ-ወለድ ነው። ስብሐት ወደ አዲስ አበባ ከተመለሰ በኋላ በመነን መጽሄት የዝግጅት ክፍል ውስጥ ሰርቷል። በ1966 ዓ.ም. ወታደራዊው ደርግ ስልጣን ከያዘ በኋላ ኩራዝ አሳታሚ ድርጅት ሲቋቋም በአርታኢነት ተቀጥሮ ሰርቷል። በመንግሥት ትእዛዝም ከሌሎች ሰዎች ጋር በመሆን የካርል ማርክስ ሥራ የሆነውን ካፒታልን (Das Capital) ከእንግሊዝኛ ወደ አማርኛ በመመለስ ሥራ ላይ ተሳትፏል። ብዙዎቹ የስብሐት ሥራዎች በተጻፉበት ጊዜ ለመታተም ባይታደሉም ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ግን የህትመትን ብርሃን ለማየት በቅተዋል። ጽሁፎቹ ረዘም ላለ ጊዜ ሳይታተሙ ለመቆየታቸው ዋነኛው ምክንያቱ ስብሐት በመጽሐፉ የሚጠቀማቸው ቃላት ብዙዎቹ በኢትዮጵያ ባህል ያደገ አንባቢን አይን የሚያስፈጥጡ፣ ጆሮ የሚያስይዙ በመሆናቸው ነው። በገበያ ላይ በቅርብ የወጡት ድርሰቶቹ ከመጀመሪያ ቅጂያቸው ብዙ ለውጥ እና የአርትኦት ሥራ የተደረገባቸው እንደሆኑ ይነገራል። ስለዚሁ ጉዳይ ለአዲስ ላይቭ በሰጠው ቃለመጠይቅ ላይ ሲናገር «በጨለማ ያልተደረገውን ነገር አንድም የጻፍኩት የለም..."} {"id": "47403", "contents": "ሞንትሠራት በካሪቢያን ባህር የሚገኝ ደሴትና የዩናይትድ ኪንግደም ባሕር ማዶ ግዛት ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "30934", "contents": "ሲኪልያ ወይም ሲሲሊ (ጣልያንኛ፦ Sicilia /ሲቺልያ/) የጣልያን ደሴት እና ክፍላገር ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "47889", "contents": "አኽን (ጀርመንኛ፦ Aachen) የጀርመን ኖርድራይን-ቬስትፋለን ክፍላገር የሚገኝ ከተማ ነው። የሕዝቡ ቁጥር 245,885 ያህል ነው።"} {"id": "4568", "contents": "1 January 1877 - 9 September 1877 እ.ኤ.ኣ. = 1869 ዓ.ም. 10 September 1877 - 31 December 1877 እ.ኤ.ኣ. = 1870 ዓ.ም."} {"id": "4458", "contents": "1 January 1933 - 10 September 1933 እ.ኤ.ኣ. = 1925 ዓ.ም. 11 September 1933 - 31 December 1933 እ.ኤ.ኣ. = 1926 ዓ.ም."} {"id": "47564", "contents": "ማቹ ፒቹ በፔሩ አንዴስ ተራሮች መካከል የሚገኝ የቀድሞ ከተማ እና የአሁን ፍርስራሽ ነው። ይህ ከተማ የኢንካ መንግሥት በ1450 ዓም ግድም የሠራው ሲሆን በስፓኒሽ ወረራ በ1564 ዓም ተተወ።"} {"id": "40627", "contents": "31 May በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም ግንቦት 23 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "47498", "contents": "ጣይኛ (ภาษาไทย /ጳሳ ጣይ/) የታይላንድ ብሔራዊና ሥራ ቋንቋ ነው። (ይህ ቋንቋ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "45999", "contents": "ኬንድሪክ ላማር ዳክወርዝ (Kendrick Lamar Duckworth; በጁን ፲፯፣ ፲፱፻፹፯ እ.ኤ.አ. ተወለደ) አሜሪካዊ የሂፕ ሆፕ አርቲስት ነው። የትውልድ ቦታው ኮምፕተን፣ ካሊፎርኒያ ይባላል። ኬንድሪክ ወደ ሂፕ ሆፕ አለም ውስጥ የገባው በቅጽል ስሙ ኬ.ዶት ሲሆን ፣ በመጀመሪያው የሙዚቃ ስብስብ (Y.H.N.I.C. (Youngest Head Nigga In Charge)) በ፲፮ (አስራ ስድስት) አመቱ  በመልቀቅ የሰዎችንና የሙዚቃ አለምን ሳበ።   የኬንድሪክ ላማር መጀመሪያ የሙዚቃ አልበም Section.80 በ፳፻፲(2010)፣ ወደ አለም ያስተዋወቀው ሲሆን፣ ከአልበምሙ ውስጥ \"HiiiPoWeR\" የተባለው ነጠላ ዜማ የአመቱ ምርጥ የሂፕሆፕ ዜማ ተብሎለታል።"} {"id": "4347", "contents": "1 January 2001 - 10 September 2001 እ.ኤ.ኣ. = 1993 ዓ.ም. 11 September 2001 - 31 December 2001 እ.ኤ.ኣ. = 1994 ዓ.ም."} {"id": "49265", "contents": "ልዕልት ዳያና (1953-1989 ዓም) የዩናይትድ ኪንግደም አልጋ ወራሽ የልዑል ቻርልስ ቀድሞ ባለቤት ነበሩ። በ1973 አጋብተው በኋላ በ1988 ዓም ተፈቱ። ከዚህ በኋላ በ1989 ዓም በ36ኛው ዓመታቸው ልዕልቱ በመኪና አደጋ አረፉ። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "41016", "contents": "8 February በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) በዘመነ ማቴዎስ፣ በዘመነ ማርቆስና በዘመነ ሉቃስ የካቲት 1 ቀን ማለት ነው። በዘመነ ዮሐንስ ግን (ዘመነ ሉቃስ የሥግር ዓመት በመሆኑ) ጥር 30 ቀን ላይ ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "44647", "contents": "ግላዝጎ (እንግሊዝኛ፦ Glasgow) የስኮትላንድ ከተማ ነው። የሕዝቡ ቁጥር 595,080 አካባቢ ነው።"} {"id": "46548", "contents": "ይህ መጣጥፍ ስለ ፍልስጥኤም ከተማ ነው። ስለ ላሊበላ ቤተ ክርስቲያን ለመረዳት፣ ቤተልሔም (ላሊበላ)ን ይዩ። ቤተ ልሔም በፍልስጤም ግዛቶች በምዕራቡ ዳር (ዌስት ባንክ) የሚገኝ እጅግ ጥንታዊ ከተማ ነው። አሁንም 25,000 ሰዎች ይኖሩበታል። በመጽሐፍ ቅዱስ መሠረት ቤተ ልሔም የኢየሱስ ልደት ቦታ ስለ ሆነ፥ በክርስትና እንደ ተቀደሰ ቦታ ይቆጠራል። የከተማ ስም በአረብኛ بيت لحم /ቤት ላሕም/ ማለት «የሥጋ ቤት» ሲሆን፣ በዕብራይስጥ ግን ስሙ בֵּית לֶחֶם /ቤት ሌሔም/ ትርጉም «የዳቦ ቤት» ማለት ነው። ቤተ ልሔም - Bethlehem - בית לחם - بيت لحم"} {"id": "3773", "contents": "ፖርት ሞርስቢ (እንግሊዝኛ፦ Port Moresby፤ ቶክ ፒሲን፦ Pot Mosbi /ፖት ሞስቢ/) የፓፑዋ ኒው ጊኒ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 324,900 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 09°30′ ደቡብ ኬክሮስ እና 14°07′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል። ስሙ የወጣ ከእንግሊዛዊ መርከበኛ ጆን ሞርስቢ በ1865 ዓ.ም. ነው።"} {"id": "3776", "contents": "ማኒላ (እንግሊዝኛ፦ Manila) የፊሊፒንስ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 10,677,000 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 1,581,082 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 14°37′ ሰሜን ኬክሮስ እና 120°58′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል። የከተማው ስም የተነሣ ከታጋሎግ ስሙ 'ማይኒላድ' (የኒላድ አበባ ሥፍራ) ነው። በ1562 ዓ.ም. ስፓንያውያን ወርረውት በ1587 የፊሊፒንስ ዋና ከተማ ሆነ።"} {"id": "48066", "contents": "ፓዖሎ ጄንቲሎኒ የጣልያን ጠቅላይ ሚኒስትር ነው። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "4941", "contents": "1 January 1692 - 7 September 1692 እ.ኤ.ኣ. = 1684 ዓ.ም. 8 September 1692 - 31 December 1692 እ.ኤ.ኣ. = 1685 ዓ.ም."} {"id": "44984", "contents": "ኤሌክትሪካል ምህንድስና፣ ኤሌክትሪካል ኤንጂነሪንግ በመባል የሚታወቀዉ የምህንድስና ክፍል ስለ ኤሌክትሪክ ኤሌክትሮኒክስ ኤልክትሮ-መግነጢዝምነት የሚያወሳ የትምህርት የትግበራ ዘርፍ ነው። ይህ የምህንድስና ክፍል ተለይቶ የተጠራዉ እንደ ቴሌግራፍ ፤ ስልክ እና የኤልክትሪክ ኀይል ጥቅም ተገኝቶ ትግበር ላይ ከዋለ በኋላ ነዉ፤ ወደ ታሪኩ ስንመጣ ኤሌክትሪሲቲ ኮረንቲነት በሳይንሳዊ አስተሳሰብ መታሰብ ምንአልባትም ዊሊያም ጊልበርት ስታቲካሊ ቻርጅድ(የማይለዋወጥ የሀይል ሙል) የሆኑ ቁሶች የሚለይ መሳሪያ በመፈልሰፉ ነው። ከ1830ዎቹ ጀምሮ የቴሌግራፍ ጥቅም ላይ መዋል ሙከራ ተደርጎም መሳካት ዐለምን ወደ ፈጣን ግኑኝነት እንዳስገባዉ ይታመናል። የሚከተሉትን በዘርፉ ልብ ይሏቸዋል፣ ባትሪ (የኀይል ሙል)፤ የኀይል ፍሰት ጥርቅም እና ማስተላለፊያው፤ ኤሌክትሮ መግነጢዝም፤ ተለዋዋጭ የማይለዋወጥ የኀይል ፍሰት፤ ትራንስፎርመር፤ ሞተር፤ ራዲዮ፤ መስመር አልባ ግንኙነት፤ ሞገድ፤ የጨረር ቱቦዎች፤ ቴሌቪዥን፤ ቫኪዉም ቱቦዎች፤ ትራንዚስተሮች፤ የተቀናጁ ሽቦዎች፤ ፕሮሰሰሮች፤ አስተላላፊዎች ተቀባዮች፤ መንሰላስል(ኮምፒውተር)… የኀይል ምህንድስና Power Engineering፤ የመቆጣጠር ምህንድስና Control Engineering፤ ኤሌክትሮኒክስ Electronics፤ የመረጃ ትንተና Signal Processing፤ የግንኙነት ምህንድስና (Tele) Communication Engineering ፤ የመሳሪያዎች ምህንድና Instrumentation Engineering ፤ የመንሰላስል ምህንድስና Computer Engineering፤ እንዲሁም ኤሌክትሮ መካኒክስ፣ ስነህይወት Mechanotronics, Biomedics,… ከዘርፉ ተያያዥነት ካላቸዉ ታዋቂ ሊቆች መካከልም ዊሊያም ጊልበርት፣ ቮልታ፤ ፋራዳይ፤ ኦህም፣ ማክስዌል፤ ኤዲሰን፤ ስታንሌይ፤ ቴስላ፤ ስቴይንሜትዝ፤ ዶቦሎቮሎስኪይ፤ ሀርትዝ፤ ማርኮኒ፤ ፍሌሚንግ፤ ሾክሌይ፡ ይጠቀሳሉ። ኤሌክትሮኒክ ኢንጂኔሪንግ ኮምፒዩተር ምህንድስና የጆሜትሪክ ድርድር የጂኦሜትሪክ ዝርዝር የፎሪየር ዝርዝር የፎሪየር ሽግግር የላፕላስ ሽግግር"} {"id": "18842", "contents": "የህንድ ውቅያኖስ (እንግሊዝኛ: Indian Ocean) በስፋቱ ፫ኛው ውቅያኖስ ነው። በዚህም ምድራችን ላይ ከሚገኘው ውሃ ፳ በመቶውን በመሸፈን ነው። ውቅያኖሱ በሰሜን የህንድ ንኡስ አህጉር፣ በምዕራብ በኩል ከምስራቅ አፍሪካ ጋር፣ በደቡብ በኩል ደቡባዊ ውቅያኖስ ወይም አንታርክቲካ በምስራቅ በኩል ደግሞ ከኢንዶችና፣ የሱንዳ ደሴቶች እና አውስትራልያ ይዋሰናል። ውቅያኖስ ሰላማዊ ውቅያኖስ አትላንቲክ ውቅያኖስ ደቡባዊ ውቅያኖስ አርክቲክ ውቅያኖስ ^ http://books.google.com/?id=2pMOAAAAQAAJ&pg=PA33&dq=Indian+Ocean+20%25}}"} {"id": "18557", "contents": "ኤሌክትሮኒክ ምህንድስና መገናኛ ራዲዮ ቴሌቪዥን ቪዲዮ ኮንፈረስ"} {"id": "13060", "contents": "ኤፕሪል (እንግሊዝኛ: April) በጎርጎርያን ካሌንዳር ውስጥ አራተኛው ወር ነው። በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር ይህ ወር የመጋቢት መጨረቫና የሚያዝያ መጀመርያ ነው።"} {"id": "47683", "contents": "አረናቸል ፕረዴሽ በስሜን ምሥራቅ የምትገኝ የሕንድ ክፍላገር ናት። የቻይና መንግሥታት ደግሞ በግዛቱ ላይ ይግባኝ ማለት ጥለዋልና ለአጭር ወራት በ1955 ዓም የቻይና ሕዝባዊ ሪፐብሊክ ሥራዊት በጦርነት ያዘው። ከጦርነቱ በኋላ ግን ወደ ሕንድ ተመለሰ።"} {"id": "19110", "contents": "(ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "47100", "contents": "አራል ባሕር በመካከለኛ እስያ ከዑዝበኪስታንና ከካዛኪስታን መካከል የተገኘ ታላቅ ባሕር ወይም ሀይቅ ነበረ። ከጥንታዊ ዘመን ጀምሮ እስከ 1953 ዓም ድረስ፣ ይህ ሀይቅ ከዓለም ፬ኛው በስፋት ያለው ትልቅ ሀይቅ ነበረ። ከዚያ በኋላ ግን፣ የሶቭየት ኅብረት አለቆች ለበረሃ መስኖ ይሆናል በማባባል ወደ ሀይቁ የፈሰሱትን ወንዞች ከመንገዶቻቸው አዞሩ። ስለዚህ የሀይቁ መጠን ይቀነስና ይደረቅ ጀመር። ከ1999 ዓም በኋላ አንድ ሐይቅ ይኖራል ለማለት አልተቻለም፤ በአሁንም ሰዓት አንዳንድ ትንንሽ ሐይቆች ቀርተዋል፣ በአጠቃላይ ግን ዙሪያው ታላቅ ምድረ በዳ እና በረሃ ሆኗል።"} {"id": "22617", "contents": "ሸምበቆ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።"} {"id": "5811", "contents": "1 January 1261 - 4 September 1261 እ.ኤ.ኣ. = 1253 ዓ.ም. 5 September 1261 - 31 December 1261 እ.ኤ.ኣ. = 1254 ዓ.ም."} {"id": "15073", "contents": "አዳማ ከተማ እግር ኳስ ክለብ በአዳማ የሚገኝ የኢትዮጵያ ፕሮፌሽናል እግር ኳስ ክለብ ነው። በኢትዮጵያ እግር ኳስ ከፍተኛው ምድብ በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ይጫወታሉ። ክለቡ በ 1983 ተመሠረተ። አዳማ ከተማ በእ.ኤ.አ 2017–18 የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የውድድር ዘመን ዘግይቶ ከፍተኛውን ደረጃ ይዞ በመጨረሻ 5 ኛ ሆኖ አጠናቋል። ነሐሴ 4 ቀን 2018 ክለቡ ሲሳይ አብርሃምን ሥራ አስኪያጅ እና ዳዊት ታደሰ ረዳት አሰልጣኝ አድርጎ ቀጥሯል። በየካቲት እ.ኤ.አ 2021 ክለቡ ዘርዓይ ሙሉን ሥራ አስኪያጅ አድርጎ ቀጠረ። የክለቡ መነሻ ሜዳ በአበበ ቢቂላ ስታዲየም (አዳማ) ሲሆን በኦሎምፒክ ማራቶን ሻምፒዮን በአበበ ቢቂላ ከተሰየመ በሀገሪቱ ሁለተኛው እንዲህ ዓይነት ስታዲየም ነው። አዳማ ከተማ በአዳማ ቤትም ሆነ ከሜዳው ውጪ በሚደረጉ ጨዋታዎች ለደጋፊዎቹ ከፍተኛ ድጋፍ ያገኛል። ደጋፊዎቹ ቀደም ሲል ከአንዳንድ ተፎካካሪ ቡድን ደጋፊዎች ጋር በተፈጠረ አለመግባባት ተሳትፈዋል። ከ እ.ኤ.አ 2018 ጀምሮ በክለቡ ውስጥ ደመወዝ በየወሩ 165,000 ብር በማግኘት እንደ ጄኮ ፔአዝ ፔሪዝ ያለ ተጫዋች ያለማቋረጥ ጨምሯል። የኢትዮጵያ ቢራ ብራንድ አንበሳ ቢራ አምራች የሆነው ዩናይትድ መጠጦች የክለቡ ስፖንሰር ሲሆን በ እ.ኤ.አ 2021 ለክለቡ አዲስ የጃኮ ምርት ስም ኪት ሰጥቷል። የሴቶች እግር ኳስ ቡድን የእግር ኳስ ቡድን (ከ17 ዓመት በታች) የእግር ኳስ ቡድን (ከ20 ዓመት በታች) ከማርች 7 ቀን 2021 ጀምሮ"} {"id": "47031", "contents": "አና ኔትሬብኮ (መስኮብኛ፦ Анна Нетребко) (1971 እ.ኤ.አ.፣ ክራስኖዳር፣ ሶቪዬት_ሕብረት) የሩሲያ ኦፔራ ዘፋኝ (ሶፕራኖ) ነች። http://www.annanetrebko.com/ ኔትሬብኮ ቭላዲሚር ፑቲን ና አና ኔትሬብኮ አና ኔትሬብኮ (2008) አና ኔትሬብኮ (2005)"} {"id": "44149", "contents": "ሚንስክ የቤላሩስ ዋና ከተማ ሲሆን ፪ ሚሊዮን ኗሪዎች አሉበት። መጀመሪያው በታሪክ የሚታወቀው («ምነስክ» ተብሎ) በ1059 ዓ.ም. ነው።"} {"id": "13243", "contents": "የፀሐይ ሥርዓተ ፈለክ ፀሐይንና በሱዋ ዙሪያ ከበው የሚሽከረከሩትን ዘጠኝ ፈለኮች ያጠቃልላል። ይህ ስርዓት ኣጣርድን ቬነስን መሬትን ማርስን ጁፒተርን ሳተርንን ኡራኑስንና ኔፕቲዩንን ፕሉቶን ይጠቀልላል።"} {"id": "7110", "contents": "1 January 619 - 1 September 619 እ.ኤ.ኣ. = 611 ዓ.ም. 2 September 619 - 31 December 619 እ.ኤ.ኣ. = 612 ዓ.ም."} {"id": "33887", "contents": "ጆን ኔፐር (1542– 1610) – ስኮትላንዳዊ ሓሳቢ (ሒሳብ ተማሪ)፣ የተፈጥሮ ህግጋት ጥናት ተመራማሪ፣ ሥነ ፈለክ አጥኚ እና ኮኮብ ቆጣሪ ነበር። ከሁሉ ስራው በታሪክ ቀደምት ስሙ እሚነሳው ሎጋሪዝምን በመፈልስፉ ነበር። ይህን የሂሳብ መሳሪያ የፈለስፈበት ዋና ምክንያት ከኮምፒውተር እና ካልኩሌተር ርቆ በሚገኘው ዘመን ቁጥሮችን ማባዛት፣ ጊዜ የሚወስድ፣ ለስህተትም የተጋለጠ መሆኑ ነበር። ሎጋሪዝም ማባዛትን ወደ መደመር በመቀየር አስቸጋሪውንና አሰልቺውን የማባዛት ስራ ለማቃለል ይረዳል። ክፍልፋይ ቁጥርን ለማሳየት የምትጠቅመው ነጥብ በአውሮጳ ታዋቂ እንድትሆን ያደረገ ኔፐር ነበር። ከዚህ በተረፈ ኔፐር በሥነ መለኮት፣ ሥነ አልኬሚ ይጠቀሳል። በዘመኑ ደግሞ በጥንቆላ ና በማሟረት ስራ ይታማ ነበር። ኔፐር በነበረበት ዘመን ጥቁር ሸረሪት በትንሽ ሳጥን ደብቆ ይዞር ነበር ይባላል፤ ደግሞም ለመኖሪያው ቤቱ አድባር እንዲሆነው ጥቁር አውራ ዶሮ ያረባ እንደነበር ይጠቀሳል። የቤቱ ሰራተኞች ዕቃ ሲሰርቁ ይሄው አውራዶሮ የትኛው አገልጋዩ እንደሰረቀው ለማወቅ ይረዳው ነበር ይባላል። ለምሳሌ ዕቃ ከቤቱ ሲጠፋ፣ አገልጋዮቹን አንድ ባንድ ከዶሮው ጋር እቤቱ ውስጥ እየቆለፈ ዶሮውን እንዲነኩ ከውጭ ሆኖ ያዛቸው ነበር። ከዚያ በኋላ አውራ ዶሮው የትኛው አገልጋይ ጥፋተኛ እንደሆነ ይነግረው ነበር ይባላል። ይሁንና ይህን ተግባር ሲከውን በፈሊጥ ነበር። ጥቁር አውራዶሮውን ከተጠርጣሪዎቹ ጋር ከመቆለፉ በፊት ጥላሸት ይለቀልቀው ነበር። ጥፋተኛ የሆኑት አገልጋዮች ዶሮው ይናገርብናል ብለው ስለሚፈሩ ዶሮውን አይነኩም፣ ጥፋት የሌለባቸው ባንጻሩ ይነኩታል። በኋላ ላይ ኔፐር እጃቸውን አንድ ባንድ ሲመረምር፣ እጃቸው ንጹህ የሆኑት ጥፋተኛ እንደሆኑ ያውቃል ማለት ነው። ኔፐር ጠንቋይ እንደሆነ በአገሩ የተማበት ሌላ ምክንያትም አለ። አንድ ቀን ኔፐር ያሰጣውን ጥራጥሬ የጎረቤቱ እርግቦች እየለቀሙበት ይደርሳል። በዚህ የተናደደው ኔፐር ጎረቤቱን ጠርቶ እርግቦቹ እኔፐር ግቢ ሁለተኛ ከመጡ የእርሱ ንብረት እንደሚያደርጋቸው ያስጠነቅቀዋል። በሚቀጥለው ቀን እርግቦቹ ኔፐር ግቢ ውስጥ ታዩ፣ ሆኖም ግን በሚያስፈራ መልኩ ከቆይታ በኋላ ሁሉም ተዝለፍልፈው ወድቀው በኔፐር እየተለቀሙ አዘጋጀላቸው አቅማዳ ውስጥ ሲታጨቁ ታዩ። ኔፐር ባለፈው ቀን ጥራጥሬውን የሚያሰክር ብራንዲ ውስጥ ከዘፈዘፈ በኋላ ነበር ለስጦሽ የዘረጋው። ጠዋት ላይ እርግቦቹ አተሩን ሲለቅሙ እ እየተሳከሩ መብረር አቅቷቸው መሬት ላይ እየተንደፋደፉ ተፈነገሉ።"} {"id": "48533", "contents": "በጥንት ከነበሩት በተለይም ከሥነ ቅርስ ከታወቁት ቤተ መጻሕፍትና የጽሑፍ ክምችቶች መካከል፦ 2380-400 ዓክልበ.? - የኒፑር መቅደስ ቤተ መጻሕፍት (ሱመር) 2127-2074 ዓክልበ. - የኤብላ ጽላቶች (ሶርያ) 2100-1300 ዓክልበ. ግ. - የኑዚ ኩነይፎርም ጽላቶች (አሦር) 2066-1628 አክልበ. ግ. - የካነሽ ጽላቶች (ሐቲ) 1850-350 ዓክልበ..? - የኤለፋንቲን ብራናዎች (ግብፅ) 1725-1673 አክልበ. ግ. - የማሪ ጽላቶች (ሶርያ) 1720-1680 አክልበ. ግ. - የተል ለይላን ጽላቶች (ሶርያ) 1650-1190 ዓክልበ. ግ. - የሐቱሳሽ ኩኔይፎርም ጽላቶች (ኬጥኛ) 1500-1100 ዓክልበ. ግ. - የደይር ኤል መዲና ጽሑፎች (ግብጽ) 1400-1200 ዓክልበ. ግ. - የኡጋሪት ጽላቶች (ሶርያ) 1370-1340 ዓክልበ. ግ. - የአማርና ደብዳቤዎች (ግብጽ) 1050-313 ዓክልበ. ግ. - የጺንኋ ቀርቀሃ ቊራጮች (ቻይና) 919-618 ዓክልበ. ግ. - የሡልጣንቴፔ ጽሑፎች (አሁን ቱርክ) 700-300 ዓክልበ.? - የአስናፈር ቤተ መጻሕፍት - ነነዌ 400 ዓክልበ.-630 ዓም ግ. - የኦክሱሩንቆስ ብራናዎች (ግብጽ) 350 ዓክልበ.-71 ዓም ? - የብራናዎች አዳራሽ - ፖምፐይ፣ ጣልያን 308-286 ዓክልበ. ግ. - ጐድየን ቀርቀሃ ቊራጮች (ቻይና) 300 ዓክልበ.-261 ዓም - የእስክንድርያ ቤተ መጻሕፍት (ግብጽ) 265 ዓክልበ."} {"id": "49881", "contents": "2000ዎቹ እንደ አውሮጳውያን አቆጣጠር ማለት ከ1992 እስከ 2002 ዓም ድረስ የነበሩት ዓመታት ናቸው። ስለዚህ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር ብዛቱ በ1990ዎቹ እና በትንሹ በ2000ዎቹ አ.ም. ውስጥ ነው።"} {"id": "9325", "contents": "(ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "12359", "contents": ""} {"id": "44109", "contents": "ግብጽኛ (ግብጽኛ፦ እርኒታዊ) ቀድሞ በጥንታዊ ግብጽ የተነገረው ቋንቋ ነበር። በአፍሮ-እስያዊ ቋንቋዎች ውስጥ ይመደባል። ይህ ማለት ለሴማዊ ቋንቋዎች ሩቅ ዝምድና አለው። የቋንቋው ኗሪ ስም «እርኒታዊ» ትርጉም «የኹለት አገር አፍ» ሲሆን፣ ቃል በቃል /እር/ «አፍ»፣ /ኒ/ «የ»፣ /ታ/ «አገር»፣ /ዊ/ «ኹለት» ነው። የተጻፈው «የግብጽ ሃይሮግሊፊክስ» በተባለ የስዕል ጽሕፈት ነበረ። መጀመርያ የታወቁት ሃይሮግሊፎች ከ3125 ዓክልበ. ገደማ ሲሆኑ መጨረሻውም በ386 ዓም ተቀረጸ። ከዚያን ጊዜ በኋላ የሃይሮግሊፍ ዕውቀት ቢጠፋም፣ የግብጽኛ ተወላጅ የሆነው ቅብጥኛ በግብጽ ክርስቲያኖች ዘንድ ከግሪክ አልፋቤት በደረሰው ቅብጢ አልፋቤት ሲጻፍ ቀርቷል። የጥንቱ ሃይሮግሊፍ ማንበብ ችሎታ የተፈታው በ1814 ዓም የሮዜታ ድንጊያ ከተገኘ በኋላ ነበር። የግብጽኛ ጸባይ ከነዚሁ ቋንቋዎች ወላጅ ከ«ቅድመ-አፍሮ-እስያዊ» ብዙ እንደ ረሳ ይመስላል። ከሌላው ጥንታዊ ልሳን ከግዕዝ ጋራ ሲነፃፀር ዝምድናው በጥቂት ቃላት እንዴት እንደ ወረደ ይታያል፦ እነዚህ ቃሎች ከሷዴሽ ዝርዝሩ 1/8 ያህል ሩቅ ተመሳሳይነት ያሳያሉ። በተረፉት 7/8 ያህል ባጠቃላይ ብዙ ተመሳሳይነት አልተጠበቀም። ጥንታዊ ልሳናት ሷዴሽ በዊኪ-መዝገበ-ቃላት! (ይህ ቋንቋ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "47554", "contents": "ጆን መይነርድ ከይንዝ (እንግሊዝኛ፦ John Maynard Keynes 1875-1938 ዓም) የእንግሊዝ ምጣኔ ሀብት ሊቅ ነበር። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "19877", "contents": "ቅዱስ ኦግስቲን ፣ ኦሪለየስ ኦግስቲን፣ የሂፖው ኦግስቲን ከህዳር 13፣ 354 - ነሐሴ 28 430 ዓ.ም. የነበረ ፈላስፋ፣ ሥነ መለኮት ተማሪ፣ እና ሂፖ ሪገስ የተሰኘችው የሰሜን አፍሪቃ ከተማ ጳጳስ የነበረ ሰው ነው። ኦግስቲን ለምዕራቡ አለም የክርስትና እምነት ማደግ ቁልፍ ሚና ከተጫወቱ ሰወች አንዱ ነው። ኦግስቲን የቤተክርስቲያን አባቶች ከሚባሉት ተርታ የሚቀመጥ ሲሆን የመጀመሪያው ኩነኔ እና ፍትሃዊ ጦርነት ጽንሰ ሃሳቦችን በማስቀመጥ ይጠቀሳል። ቅዱስ ኦግስቲን ክርስቲያን ከመሆኑ በፊት የማኒኪስም ተከታይ ስለ ነበር፣ ፍልስፍናው እንዴት እንደ ተሳተ ለመግለጽ ጽፏል።"} {"id": "37179", "contents": "ኤርኔስቶ ጌቫራ ዴ ላ ሴርና (በስፓንኛ: Ernesto Guevara De La Serna) ወይም ቼ ጌቫራ (በስፓንኛ: Che Guevara) (1920-1960 ዓ.ም.) የአርጀንቲና ተወላጅ ሲሆን በኩባ ኰሙኒስት አብዮት የገነነ አብዮታዊ ሆነ። ከዚያ በኋላ በሌሎች አገራት እንደ ኮንጎ እና ቦሊቪያ ማርክሲስት አብዮታዊ ሆነ። በ1960 ዓ.ም. በቦሊቪያ ተገደለ። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "49580", "contents": "ፍፁም ጠቅላይ የሥልጣናዊነት መንግስት ዓይነት ሲሆን፣ በዚህ ግዛት ሥር ተቃውሞ ሙሉ በሙሉ የሚከለከል ሲሆን በማህበረሰባዊ እና የግልሰሰቦች ህይዎት ላይ ሙሉ ቁጥጥር ለማድረግ የሚጥር ሥርዓት ነው። ይህ ሥርዓት የሥልጣናዊ ዓይነት አገዛዝ የመጨረሻ ጽንፍ ተደርጎ የሚዎሰድ ነው። የሥርዓቱ ደራሲ እሚባለው ፋሽስቱ ቤኔቶ ሙሶሎኒ ስለ ሥርዓቱ ሲናገር «ሁሉም ነገር በመንግስት ስር ሆኖ፣ ምንም ከውጩ የሌለ፣ ደገሞም ምንም/ማንም እማይቃዎመው መንግስት » በማለት ይገልጸዋል። ፍጽምናዊ ስርዓቶች፣ በአንድ መሪ፣ መፈናፈኛ የሌለው ሁሉን አቀፍ ፕሮፓጋንዳ፣ ፖለቲካዊ ጭቆና፣ የመሪ ኣምልኮ፣ ኢኮኖሚያዊ ቁጥጥር፣ ሰፊ የስለላ መረብ፣ የመናገር መብት መከልከል፣ እና መንግስታዊ ሽብር ይገለጻል።"} {"id": "12546", "contents": "ጄምስ ብራውን (ሚያዝያ ፳፭ ቀን ፲፱፻፴፫ ዓ/ም እስከ ታኅሣሥ ፲፮ ቀን ፲፱፻፺፱ ዓ/ም) አሜሪካዊ ዘፋኝ እና የመዝናኛው ዘርፍ ባለሙያ ነበር። \"Soul\" ወይም ሶውል ተብሎ በሚጠራው የሙዚቃ አይነት የሚታወቀው ብራውን 'የሶውል ክርስትና አባት' (The Godfather of Soul) እየተባለ ይጠራ ነበር። ብራውን የተወለደው ባርንዌል በተባለች በደቡብ ካሊፎርኒያ ውስጥ በምትገኝ ከተማ፣ ውስጥ ሚያዝያ ፳፭ ቀን ፲፱፻፴፫ ዓ/ም ሲሆን በደረሰበት የልብ ሕመም የተነሳ ታኅሣሥ ፲፮ ቀን ፲፱፻፺፱ ዓ/ም ከዚህ ዓለም በሞት ተለይቷል። ሲሞት በአቅራቢያው ከነበሩት ሰዎች በተገኘው መረጃ «ዛሬ እሄዳለሁ» (\"I'm going away tonight\") የሚል ሐረግ እና ሦስት ረጃጅም እና ፀጥታ የሰፈነባቸው ትንፋሾችን አሰምቶ ነበር። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "47874", "contents": "ሃፈዝ (ፋርስኛ፦ حافظ ፣ 1307-1382 ዓም) የፋርስ ባለቅኔ ነበር። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "3893", "contents": "የጊዛ ታላቅ እስፊንክስ በጊዛ ሜዳ ግብጽ (ካይሮ አጠገብ) የሚገኝ ታላቅና ጥንታዊ ሐውልት ነው። የእስፊንክስ ቅርጽ የአንበሣ ገላ እና ሰብዓዊ ራስ አለው። ነገር ግን የቅሉ ቅርጽ እንደ ዘመናዊ ሰዎች አይሆንም። 2900 ዓክልበ. ዓመታት ገደማ በፈርዖን ካፍሬ ዘመን እንደ ተሠራ ይታመናል። በመካከለኛው ዘመን ጸሐፊዎች በግብጻዊው እብን አብድ ኤል-ሀከም እና በፋርሳውያን አል-ታባሪና ሙሐመድ ቈንዳሚር መጻሕፍት ዘንድ፣ ፒራሚዶች፣ እስፊንክስ ወዘተ. ሁሉ የተሠሩ ከማየ አይህ በፊት በኖሩት ክፉ ዘሮች (የቃየልና የሴት ልጆች) ነበር ብለው ጻፉ።"} {"id": "47568", "contents": "14ኛ ሉዊ (1630-1707 ዓም) ከ1635 እስከ 1707 ዓም ድረስ የፈረንሳይ ንጉሥ ነበር። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "15763", "contents": "መሠላል ቀጥ ያለ ወይንም ያጋደለ መወጣጫ ነው። ሁለት አይነት ሲሆን እነርሱም ቋሚ መሠላል እና የገመድ መሰላል ናቸው። ቋሚ መሰላል የሚባለው ከእንጨት ወይም ከብረት አልያም ደግሞ ከሌሎች ነገሮች ሊሰራ የሚችል የመሰላል አይነት ነው። ይህም ሁለት ረዣዥም ቋሚ እና በእነዚህ ቋሚዎች ላይ የሚመቱ ወይንም የሚታሰሩ በርከት ያሉ አጫጭር መወጣጫዎች እንዲኖሩት ተደርጎ ይሰራል። ይህ አይነቱ መሰላል ሊወጣበት ወደተፈለገው ቦታ እንዲያጋድል ተደርጎ ይቀመጥ እና ጥቅም ላይ ይውላል። ሁለተኛው የመሰላል አይነት የገመድ መሰላል ሲሆን ይህ ደግሞ የሚሰራው ከገመድ ነው። ጥቅም ላይ ሲውል ግን ከላይ ብቻ ይንጠለጠላል።"} {"id": "31485", "contents": "ካነዳኛ በደቡብ ሕንድ አገር የሚነገር ቋንቋ ነው። 50 ሚሊዮን ተናጋሪዎች ሲኖሩት በሕዝብ ቁጥር ብዛት የአለም 25ኛው ትልቅ ቋንቋ ነው። የድራቪዲያን ቋንቋዎች ቤተሠብ አባል ነው። wikt:Wiktionary:ድራቪዳውያን_ልሳናት_ሷዴሽ በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ Kannada language የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ። የካነዳኛ ውክፔዲያ አለ! (ይህ ቋንቋ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "9050", "contents": ""} {"id": "42086", "contents": "13ኛው ምዕጤ ዓመት ከ1201 እስከ 1300 ዓም ድረስ የነበረው ክፍለ ዘመን ነበረ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "6407", "contents": "1 January 966 - 2 September 966 እ.ኤ.ኣ. = 958 ዓ.ም. 3 September 966 - 31 December 966 እ.ኤ.ኣ. = 959 ዓ.ም."} {"id": "35033", "contents": "ማሪኢፖል (Маріуполь) በዩክሬን (ዶኔትስክ ክልል) ውስጥ ከሚገኙት ትላልቅ ከተሞች አንዷ ናት። ከተማዋ በዩክሬን ደቡብ-ምስራቅ ፣ በአዞቭ ባህር ሰሜናዊ የባህር ዳርቻ በካልሚየስ እና ካልቺክ ወንዞች አፍ ላይ ትገኛለች። ከተማዋ የተመሰረተችው በ1778 በግሪክ ሰፋሪዎች በክራይሚያ ነው። አሁን ከተማዋ በዋነኛነት (90%) የምትኖረው በዩክሬናውያን እና በሩሲያውያን ነው። በ2021 ያለው የህዝብ ብዛት ከ400,000 በላይ ነዋሪዎች ነው። የኤኮኖሚው ቁልፍ ሴክተሮች ሜታልሪጂ፣ ሜካኒካል ምህንድስና፣ ትራንስፖርት (የባቡር ጣቢያ፣ የንግድ ባህር ወደብ፣ አውራ ጎዳናዎች፣ የከተማ ትራንስፖርት፡ አውቶቡስ፣ ትራም፣ ትሮሊባስ) ናቸው። በርካታ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት፣ የስፖርት ተቋማት (የቤት ውስጥ ስታዲየሞች፣ የቤት ውስጥ ስኬቲንግ ቦታዎች)፣ ቲያትር ቤት፣ ዘመናዊ ሲኒማ ቤቶች እና የመዝናኛ ፓርኮች። ከተማዋ ዩክሬን ውስጥ ኢንቨስትመንት በጣም ማራኪ ቦታዎች መካከል አንዱ ነው, ከፍተኛ የኢንዱስትሪ እና ሳይንሳዊ እምቅ ጋር, የዳበረ የትራንስፖርት መሠረተ ልማት, የፋይናንስ ተቋማት ትልቅ መረብ እና ምቹ የንግድ የአየር ንብረት."} {"id": "40971", "contents": "21 January በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) በዘመነ ማቴዎስ፣ በዘመነ ማርቆስና በዘመነ ሉቃስ ጥር 13 ቀን ማለት ነው። በዘመነ ዮሐንስ ግን (ዘመነ ሉቃስ የሥግር ዓመት በመሆኑ) ጥር 12 ቀን ላይ ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "11491", "contents": "ጉራጌ የኢትዮጵያ ብሔር ነው። ቋንቋቸው ጉራግኛ ከሴማዊ ቋንቋ የሚመደብ ሲሆን ብዛት ያላቸው የጉራጌ ብሔሮች አሉ። እነሱም፦ መስቃን፣ ሶዶ፣ ወለኔ፣ ሰባትቤት፣ ቀቤና፣ ዶቢ፣ እና ሌሎችም ይኖራሉ። አማርኛ ግን ለሁሉም መግባቢያቸው ነው። አንዳንድ የታሪክ አዋቂዎች ጉራጌ ከሰሜን ኢትዮጵያ \" ጉራ\" አካለጉዛይ፣ ኤርትራ ከሚባል ቦታ ለም መሬት ፍለጋ ወደ መሃል ኢትዮጵያ የፈለሰ ሕዝብ እንደሆነ ይናገራሉ፤ ብዙ የእስራኤል /የአይሁድ /ዘሮች ከጉራጌ ሕዝብ ጋር ተቀላቅለዋል። \"ጉራጌ \" የሚለው ስያሜም ከዚህ የተወሰደ ሊሆን ይችላል ብለው ያስባሉ። ጉራጌኛ የሚጻፈው በግዕዝ ፊደል ነው። ታዋቂ ጉራጌዎችን ለመጥቀስ ያህል፡ ፊታውራሪ ሀብተጊዮርጊስ (የኢትዮጵያ የጦር ሚኒስቴር የነበሩ)፣ ዶ/ር [ፕሮፌሰር[ብርሃኑ ነጋ]]፣ አርቲስት መሐሙድ አህመድ፣ ደጅአዝማች በቀለ ወያ፣ አትሌት አሰፋ መዝገቡየቶኪዮ የኦሎምፒክ የወሪቅ ሜዳሊያ አሸናፊ ሰለሞን ባረጋ ፣[ዓለምፀሓይ ወዳጆ]፣ቴዲ አፍሮ ካሳውን ገርማሞ ዓለም አቀፍ ሞዴል ሊያ ከበደ እግር ኳስ ኮከቡ ጌታነ ከበደ ጀማል ጣሰው ፣አብረሃም ወልዴ ጎሳዬ ተስፋዬ አብነት አጎናፍር አበባ ደሳለኝ ዶ/ር ያኡቆብ ወልደማርያም ፕሮፌሰር ባኣሩ ዘውዴ ሜ/ጀ ተስፋዬ ወ/ማርያም እስከ1996 ድረስ የኢትዮጵያ አየር አይል ኮማንዶ አዛዥ ሜጀር ጀነራል ኢልማ ሺበሺ ራስ ደስታ ዳምጠው ቀኝ አዝማች ገብረማርያም ጌር ዮሴፍ ገብረ፣ ባልቻ አባ ነፍሶ(አባ መላ) ፊት አውራር ዳምጠው ቀጠና የ አጼ ሚሊሊክ ዲፕሎማሲ ቀኝ እጅ በአድዋ የተሰዋ ከብዙ በጥቂቱ ይጠቀሳሉ:: (ይህ ስለ ብሔር ወይም ሕዝብ የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) ^ የኢትዮጵያ ታሪክ 2006 ዓ.ም ^ የኢትዮጵያ ታሪክ 2006 ዓ.ም"} {"id": "45110", "contents": "ካናሪያስ ደሴቶች በአትላንቲክ ውቅያኖስ በአፍሪቃ አጠገብ የሚገኝ የእስፓንያ ደሴቶች ክፍላገር ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "2137", "contents": "1 January 2006 - 10 September 2006 እ.ኤ.ኣ. = 1998 አ.ም. 11 September 2006 - 31 December 2006 እ.ኤ.ኣ. = 1999 አ.ም."} {"id": "19905", "contents": "ሳቃኛ (ወይም ያኩትኛ) በሳይቤሪያ (ሩስያ) በሳቃ ብሔር በ360,000 ያሕል ተናጋሪዎች የሚነገር የቱርኪክ ቋንቋዎች ቤተሠብ አባል ነው። የሚጻፈው በቂርሎስ አልፋቤት ነው። የሳቃኛ ውክፔዲያ አለ!"} {"id": "12049", "contents": "17ኛው ምዕጤ ዓመት ከ1601 እስከ 1700 ዓም ድረስ የነበረው ክፍለ ዘመን ነበረ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "31701", "contents": "ጤትፎርድ (እንግሊዝኛ፦ Thetford) (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "12052", "contents": "14ኛው ምዕጤ ዓመት ከ1301 እስከ 1400 ዓም ድረስ የነበረው ክፍለ ዘመን ነበረ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "37752", "contents": "ኢስታንቡል (/ ˌɪstænˈbʊl/ IST-an-BUUL፣ US also /ˈɪstænbʊl/ IST-an-buul፣ ቱርክኛ፡ ኢስታንቡል [isˈtanbuɫ] (የድምጽ ማጉያ አዶሊስተን))፣ ቀደም ሲል ቁስጥንጥንያ በመባል ትታወቅ የነበረች፣ በቱርክ ውስጥ ትልቁ ከተማ ነች፣ እንደ የ የአገሪቱ ኢኮኖሚያዊ ፣ ባህላዊ እና ታሪካዊ ማዕከል ። ከተማዋ በቦስፖረስ የባህር ዳርቻ ላይ ትገኛለች ፣ በአውሮፓ እና በእስያ ውስጥ የምትገኝ ፣ እና ከ 15 ሚሊዮን በላይ ህዝብ ያላት ፣ 19% የቱርክን ህዝብ ይይዛል። ኢስታንቡል በሕዝብ ብዛት የአውሮፓ ከተማ ናት፣ እና በዓለም 15ኛዋ ትልቁ ከተማ። ከተማዋ በባይዛንቲየም (ባይዛንታይን) የተመሰረተችው በ7ኛው መቶ ክፍለ ዘመን ከክርስቶስ ልደት በፊት በግሪክ ሰፋሪዎች በመጋራ ነበር። በ330 ዓ.ም የሮማው ንጉሠ ነገሥት ቆስጠንጢኖስ የንጉሠ ነገሥቱ ዋና ከተማ አድርጎ በመጀመሪያ አዲስ ሮም (ኖቫ ሮማ) ብሎ ሰየማት ከዚያም በራሱ ስም ቁስጥንጥንያ (ኮንስታንቲኖፖሊስ) ብሎ ሰየማት። ከተማዋ በትልቅነት እና ተፅእኖ አደገች, በመጨረሻም የሀር መንገድ ምልክት እና በታሪክ ውስጥ በጣም አስፈላጊ ከሆኑት ከተሞች አንዷ ሆናለች."} {"id": "12044", "contents": "18ኛው ምዕጤ ዓመት ከ1701 እስከ 1800 ዓም ድረስ የነበረው ክፍለ ዘመን ነበረ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "42085", "contents": "15ኛው ምዕጤ ዓመት ከ1401 እስከ 1500 ዓም ድረስ የነበረው ክፍለ ዘመን ነበረ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "46917", "contents": "ካላብሪያ የጣልያን ክፍላገር ነው። ዋና ከተማው ካታንዛሮ ነው።"} {"id": "3829", "contents": "ታሽኬንት የኡዝቤኪስታን ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር (1998 ዓ.ም.) 1,967,879 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 41°16′ ሰሜን ኬክሮስ እና 69°13′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል። ታሽኬንት መጀመርያ ቻች የተባለ ከተማ-አገር በ3ኛ ክፍለ ዘመን ከክርስቶስ በፊት ገዳማ ተሠራ። በሳማኒድ ሥርወ መንግሥት (ከ811 ጀምሮ) ስሙ ቢንካጥ ተባለ። አካባቢው 'አል-ሻሽ' ይባል ነበር። ከ991 ዓ.ም. በኋላ ቻሽካንድ (-ካንድ ማለት ከተማ በፋርስ ሲሆን) ተሰየመ። ይህም በኋላ ዘመን ታሽኬንት ሆነ።"} {"id": "45112", "contents": "ደቡብ ኦሤትያ-አላኒያ (ኢሮንኛ፦ /ኹሣር ኢርስቶን-አሎንስቶን/) በከፊል ተቀባይነት ያገኘ አገር ነው። ነጻነቱን በ1983 ዓ.ም. ያዋጀ ምንም ቢሆን፣ ጂዮርጂያ ግን ይግባኝ አለው። ከተባበሩት መንግሥታት የሚከተሉት አገራት ደቡብ ኦሤትያን ተቀባይነት ሰጥተዋል፦ ሩስያ፣ ኒካራጓ (በ2000 ዓ.ም.) ፤ ቬኔዝዌላ (2001 ዓ.ም.)፣ ናውሩ (2002 ዓ.ም.)፣ ሶርያ (2010 ዓ.ም.) በከፊል ተቀባይነት ካገኙት ሌሎች አገሮች፣ አብካዝያ፣ ትራንስኒስትሪያ እና አርጻኽ (የቀድሞው ናጎርኖ-ካራባቅ) ደቡብ ኦሤትያን እርስ በርስ ይቀበላሉ። ምዕራባዊ ሣህራ ደግሞ ደቡብ ኦሠትያን ተቀብሏል። በተጨማሪ ቱቫሉ ከ2003 እስከ 2006 ዓ.ም. ድረስ ይቀበለው ነበር። የተረፉት መንግሥታት የጂዮርጂያ ግዛት እንዲሆን የጂዮርጂያን ይግባኝ ተቀባዮች ናቸው። በመጋቢት 2009 ዓም ከተደረገው ሕዝቡ ውሳኔ ቀጥሎ የሀገሩ ስም በይፋ ከ «ደቡብ-ኦሤትያ» ወደ «ደቡብ-ኦሤትያ-አላኒያ» ተቀየረ። የአገሩ ሕዝብ ከታሪካዊ አላኖች ብሔር እንደ ተወለደ ይታመናል፤ ታሪካዊውም አላኒያ ከ890-1230 ዓም ያሕል በአካባቢው የቆየ መንግሥት ነበረ። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "6399", "contents": "1 January 970 - 2 September 970 እ.ኤ.ኣ. = 962 ዓ.ም. 3 September 970 - 31 December 970 እ.ኤ.ኣ. = 963 ዓ.ም."} {"id": "9350", "contents": "ካርልስታድ የቨርምላንድ፣ ስዊድን ከተማ ነው። 86,000 ሰዎች ይኖሩበታል። ከተማው በቨናን ሐይቅ ደሴቶች ላይ የተሠራ ሲሆን አንድ ዩኒቨርሲቴና ካቴድራል አሉት። በትልቁ ደሴት ላይ በመካከለኛ ዘመን ቲንግቫላ የተባለ የቫይኪንጎች ምክር ቤት ይገኝ ነበር። ደግሞ ገበያ ነበረ። ስለ ስዊድን መስፍን ካርል (በኋላ ንጉሥ 9ኛ ካርል) 'ካርልስታድ' ተብሎ በ1576 ዓ.ም. ከተማነት አገኘ።"} {"id": "4050", "contents": "ናምቻ ባርዋ (ቲቤትኛ፡ ናምቻግባርዋ፤ ቻይንኛ፡ 南迦巴瓦峰 /ናንጅያባዋ ፈንግ/) የሂማላያ የተራሮች ሰንሰለት አባልና የቲቤት ተራራ ነው።"} {"id": "42547", "contents": "ካዛሉ ወይም ካዛላ በአካድኛ የጥንታዊ ከተማ ስም ነበር። በንጉሡ ካሽቱቢላ ሥር፣ ካዛላ በአካድ ንጉሥ ታላቁ ሳርጎን ላይ ያመጽ ነበር። ሳርጎን ግን «ወደ ካዛሉ ገሥግሦ ካዛሉ የፍርስራሽ ቁልል አደረገው፣ የወፍ መሥፈሪያ ቦታ ስንኳ አልቀረም።» በላጋሽ ንጉሥ ጉዴአ ዘመን በተቀረጸው ጽላት መሠረት፣ ካዛሉ ከመስጴጦምያ ወደ ምዕራብ በማርቱ ግዛት ይገኝ ነበር። የአሁን ሊቃውንት እንደሚያምኑ ከባቢሎን 15 ኪ/ሜ. ርቀት በኤፍራጥስ ምዕራብ ዳርቻ አካባቢ ነበር። ለአጭር ጊዜ በአሞራውያን ዘመን ካዛሉ ከጎረቤቶቹ አንዳንድ አሸንፎ ይገዛ ነበር፣ ከነዚህም ውስጥ ባቢሎን በካዛሉ ተገዛ። ባቢሎን መጀመርያ ነጻነት ያገኘው (1807 ዓክልበ.) ከካዛሉ ነበር። Kazallu at History Files"} {"id": "40777", "contents": "12 August በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም ነሐሴ 6 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "40438", "contents": "10 April በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም ሚያዝያ 2 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "10424", "contents": "ዉ ቻይንኛ በምሥራቅ ቻይና በ77 ሚልዮን ሕዝብ ገደማ የሚናገር የቻይንኛ አይነት ቋንቋ ነው። ከ1997 ጀምሮ በዓለም ውስጥ የዑ ቋንቋ የአገር እና የሚናገሩ ቁጥር 77.17 ሚሊዮን ያህል ነው፤ የዓለምም አሥር የተለየ ሀገር አካባቢ ነው፤ የቻይና የመዳሪ የአገር ንግግሮች ቁጥር ብቻ ነው።በ2007 የዑ ቋንቋ የአገር ቋንቋዎች ቁጥር 79.52 ሚሊዮን ነበረ፤ ነገር ግን ከዓለም በላይ 100 ቋንቋዎች አንዱ ነው፡፡በ2013 የዑ ቋንቋ ተጠቃሚዎች ቁጥር 80102480 ነበር።በ2015 የዑ ቋንቋ ተጠቃሚዎች ቁጥር 80.7 ሚሊዮን ነበር።"} {"id": "37591", "contents": "ቃጣር ወይም ኳታር (አረብኛ፦ قطر /ቃትዓር/፣ /ግትዓር/) በአረቢያ ልሳነ ምድር የሚገኝ አገር ሲሆን ዋና ከተማው ዶሃ ነው። ከትልቁ ፕሊኒ 50 ዓም ግድም ጀምሮ «ካጣረይ» የተባለ ብሔር ለጸሐፍት ይታወቅ ነበር፤ የካርታ ሠሪ ቶለሚ (በጥሊሞስ) ደግሞ 150 ዓም ግድም «ካታራ» ይለዋል። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "44827", "contents": "ክሩዜሮ ስፖርት ክለብ (ፖርቱጊዝኛ፦ Cruzeiro Esporte Clube) በቤሎ ሆሪዞንቴ፣ ብራዚል የሚገኝ የመድበለ ስፖርት ክለብ ነው። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "16623", "contents": "ጃንጥላ ወይም ጥላ ራስን ከፀሐይ ወይም ዝናብ ለመከላከል የሚያገለግል ከውሀ እና ብርሀን የማያሳልፍ ጨርቅ የተሰራ መሳሪያ ነው።"} {"id": "4473", "contents": "1 January 1925 - 10 September 1925 እ.ኤ.ኣ. = 1917 ዓ.ም. 11 September 1925 - 31 December 1925 እ.ኤ.ኣ. = 1918 ዓ.ም."} {"id": "48858", "contents": ""} {"id": "2315", "contents": "ጉግል (Google) በ1998 እ.ኤ.አ. የግለሰብ ድርጅት ሆኖ ነው የጀመረው። የጉግል ፍለጋ ዌብሳይትን የሰራው እና የሚያስተዳድረው ይሄው ድርጅት ነው። የጉግል ዓላማ የዓለምን መረጃ ለማሰናዳት ፣ ለማቅረብና ጠቃሚ ማድረግ ነው። ጉግል እንደ ፕሮጀክት ሆኖ በጃኑዋሪ 1996 እ.ኤ.አ. በላሪ ፔጅ እና ሰርጂ ብሪን በስታንፎርድ ዩኒቨርስቲ ነው የጀመረው። የፕሮጀክቱ ሀሳብ የድረ ገጾችን ግንኙነት በማጥናት የተሻለ የፍለጋ አገልግሎት መሰጠት መቻል ነበር። ወደ አንድ ድረ ገጽ ብዙ መያያዣዎች ካሉ ያ ድረ ገጽ ትክክለኛ ኢንፎርሜሽን አለው የሚለውን ሀሳብ ሞክረው ትክክለኛ መሆኑን አዩ (ይህ ዘዴ ፔጅራንክ ይባላል)፣ ለፍለጋ ድረ ገጻቸውም መሠረት ጣሉ። በእዚያ ጊዜ ፍለጋውን የሚያስተናግደው የስታንፎርድ ዌብሳይት ነበር። አድራሻውም http://google.stanford.edu ነበር። ያሁኑ አድራሻቸው google.com በመስከረም 5 ቀን, 1990 (Sep. 15, 1997 እ.ኤ.አ.) ነው የተመዘገበው። በማርች 1999 እ.ኤ.አ. ድርጅቱ ወደ 165 ዩኒቨርስቲ አቬኑ, ፓሎ አልቶ መስሪያ ቤቱን አዛወረ። ከዚያ በኋላ ሌሎች ሁለት ቦታዎች ቢቀያይሩም በ2003 እ.ኤ.አ. 1600 አምፊቲያትር ፓርክዌይ, ማውንቴን ቪው ወደ ሚገኙ ሕንጻዎች አረፉ። አብዛኛው በዚህ ጊዜ ይጠቀምበት የነበረው የኮምፒዩተር ዕቃዎች ከኢንቴል እና አይቢኤም የተለገሡ ነበሩ። በፍጥነት የሚያድገው የኢንተርኔት ተጠቃሚዎች ጉግልን ማድነቅ ጀመሩ። ተጠዋሚዎች ወደ ዌብሳይቱ ቀላል እና ዓይን የሚስብ ዲዛይን ተሳቡ። በ2000 እ.ኤ.አ. በፍለጋ ቃላት ላይ የተመሠረቱ ማስታወቂያዎችን ማሳየት ጀመሩ። ነጻ የዌብሳይት ዲዛይን አንዲኖርና የዌብሳይቱን የመጫን ጊዜ ፈጣን እንዲሆን ማስታወቂያዎቹ የምስል ሳይሆን የጽሁፍ ብቻ ናቸው። ሌሎች ተወዳዳሪዎቹ እየወደቁ ሲመጡ ጉግል ግን እያደገ እና እየታወቀ መጣ። በነሐሴ 29 ቀን, 1993 (Sep. 4, 2001 እ.ኤ.አ.) የዩናይትድ ስቴትስ ፓተንት ቢሮ የፔጅራንክ ዘዴን ፓተንት ለስታንፎርድ ዩኒቨርስቲ ሰጠ። በፌብሩዋሪ 2003 እ.ኤ.አ. ጉግል ፓይራ ላብስ የሚባለውን የብሎገር ባለቤት ገዛ። በ2004 እ.ኤ.አ. መጀመሪያ ጉግል በወርልድ ዋይድ ዌብ ከነበረው የፍለጋ ጥያቄዎች 84.7 በመቶውን በራሱ ዌብሳይትና በሌሎች ጓደኛ ዌብሳይቶች ያስተናግድ ነበር። በፌብሩዋሪ 2004 እ.ኤ.አ. ያሁ!"} {"id": "48845", "contents": "ደመና በሰማይ የሚታይ የውሃ እንፋሎት ቅርጽ ነው። ይህም እንፋሎት ለንፋስ አጠማመዱ በተለይ ግሩም ነው። ውሃዎች ምንጊዜም ከምድር ወደ ሰማይ በጸዳል እየተነኑ፣ ከሰማይም ወደ ምድር በጸዳል እየዘነቡ፣ በዚሁ መንገድ የውሃ ሞለኪሎች ከሥፍራ ወደ ሥፍራ ቶሎ ይዛወራሉ።"} {"id": "37180", "contents": "ታላቁ እስክንድር ወይም እስክንድር 3ኛ ዘመዌዶን (364-331 ዓክልበ.) ከ344 ዓክልበ እስከ መሞቱ ድረስ የመቄዶን ንጉሥ ነበረ። በ341 ዓክልበ. የፋርስ መንግሥት ወርሮ በሙሉ በጦርነት ያዘው። ከዚያ በ334 ዓክልበ. ሕንደኬን ወረረ። እኔ እስ ነኝ (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "7587", "contents": "1 January 385 - 29 August 385 እ.ኤ.ኣ. = 377 ዓ.ም. 30 August 385 - 31 December 385 እ.ኤ.ኣ. = 378 ዓ.ም."} {"id": "42081", "contents": "ኖርዝ ካሮላይና (North Carolina) ከአሜሪካ 50 ክፍላገራት 1ዱ ነው።"} {"id": "44655", "contents": "ዲትሮይት (እንግሊዝኛ፦ Detroit፤) ወይም ድትሮይት የሚሺጋን አሜሪካ ዋና ከተማ ነው። የሕዝቡ ቁጥር 681,090 አካባቢ ነው።"} {"id": "34979", "contents": "አርቃ በሊባኖስ የሚገኝ ከተማ ነው። በጥንት የከነዓን ወይም የፊንቄ ከተማ ነበር። በ14ኛው ክፍለ ዘመን ዓክልበ. የከነዓን ከተሞች ለግብፅ ነገሥታት የጻፉት ደብዳቤዎች ወይም የአማርና ደብዳቤዎች እንደሚመስክሩ፣ ኢርቃታ (አርቃ) ከጌባልና ዘማር ጋር ለጠላቶቻቸው ወራሪ «ሃቢሩ» ወገን መጨረሻ ያልወደቁት ከተሞች ነበሩ።"} {"id": "50223", "contents": "ናሩሂቶ ከ1 May 2019 እ.ኤ.አ. ጀምሮ የጃፓን ንጉሠ ነገሥት ሆነዋል። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "52333", "contents": "የህንድ ፕሪሚየር ሊግ (IPL) የህንድ ፕሪሚየር ሊግ (አይ.ፒ.ኤል.) ከአስር የህንድ ከተሞች የተውጣጡ በአስር ቡድኖች የሚወዳደር ፕሮፌሽናል የወንዶች ክሪኬት ሊግ ነው። ሊጉ የተቋቋመው በህንድ የክሪኬት ቁጥጥር ቦርድ (BCCI) በ2007 ነው። አይፒኤል በአለም ብዙ የተሳተፈ የክሪኬት ሊግ ሲሆን እ.ኤ.አ. እ.ኤ.አ. በ 2010 ፣ IPL በዩቲዩብ ላይ በቀጥታ በመሰራጨት በዓለም ላይ የመጀመሪያው የስፖርት ክስተት ሆነ። በ2019 የIPL የምርት ስም ዋጋ 6.3 ቢሊዮን ዶላር ነበር። የአይፒኤል ውድድር አስራ አራት ወቅቶች ነበሩ። የወቅቱ የአይፒኤል ርዕስ ባለቤቶች የ 2021 የውድድር ዘመን አሸናፊ የሆኑት ቼናይ ሱፐር ኪንግስ ናቸው። ^ \"IPL now has window in ICC Future Tours Programme\" (12 December 2017). ^ Barrett, Chris. \"Big Bash League jumps into top 10 of most attended sports leagues in the world\". The Sydney Morning Herald. https://www.smh.com.au/sport/cricket/big-bash-league-jumps-into-top-10-of-most-attended-sports-leagues-in-the-world-20160110-gm2w8z.html.  ^ \"IPL matches to be broadcast live on Youtube\". ESPNcricinfo. http://www.espncricinfo.com/ipl2010/content/story/445173.html.  ^ Hoult, Nick. \"IPL to broadcast live on YouTube\". The Telegraph UK. https://www.telegraph.co.uk/sport/cricket/twenty20/ipl/7033597/IPL-to-broadcast-live-on-YouTube.html.  ^ Laghate."} {"id": "19841", "contents": "የደቡብ አፍሪካ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድን (አፍሪካንስ፡ Suid-Afrikaanse nasionale sokker span ስዊድ-አፍሪካንስ ናሲዮናል ሶከር ስፓን) ወይም ባፋና ባፋና ደቡብ አፍሪካን ወክሎ በእግር ኳስ ይወዳደራል። አስተዳዳሪው አካል የደቡብ አፍሪካ እግር ኳስ ማህበር ሲሆን መቀመጫው ሶከር ሲቲ ነው። በአሁኑ ጊዜ የቡድኑ ዋና አሰልጣኝ ፒትሶ ሞሲማኔ ሲሆን አምበሉ ደግሞ ስቲቨን ፒየናር ነው። በደቡብ አፍሪካ በነበረው የአፓርታይድ ሥርዓት ምክንያት ከ1992 እ.ኤ.አ. በፊት ቡድኑ በፊፋ ማዕቀብ ተጥሎበት ነበር። በ2010 እ.ኤ.አ. ደቡብ አፍሪካ የመጀመሪያው አፍሪካዊ የዓለም ዋንጫ አስተናጋጅ አገር ስትሆን፣ የቡድኑ ሲፊዌ ሻባላላ የውድድሩን የመጀመሪያ ግብ አግብቷል። የቡድኑ ትልቅ ድል በ1996 እ.ኤ.አ. የአፍሪካ ሀገራት ዋንጫን ማግኘቱ ነው። እግር ኳስ በደቡብ አፍሪካ ውስጥ የታወቀው በ፲፱ኛው ክፍለ ዘመን ቅኝ ገዢነት አማካኝነት ነው። በአገሩ የነበረው የአፓርታይድ ሥርዓት ፬ በዘር የተለያዩ የእግር ኳስ ማህበራት እንዲኖሩ አድርጓል። ደቡብ አፍሪካ ከኢትዮጵያ፣ ግብፅ እና ሱዳን ጋር በመሆን የፊፋን 1953 እ.ኤ.አ. ስብሰባ ላይ ተገኝተዋል። በዚህም ስብሰባ ላይ የአፍሪካ ሀገራት በፊፋ ውክልና እንዲያገኙ ጠይቀዋል። በዚህም የተነሳ በ1956 እ.ኤ.አ. የአፍሪካ እግር ኳስ ኮንፌዴሬሽን ተመስርቷል። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) ፳፫ ተጫዋቾችን ያቀፈ ቡድን በግንቦት ፳፰ ቀን ፳፻፫ ዓ.ም. ከግብፅ ጋር ለሚደረገው የ2012 እ.ኤ.አ. የአፍሪካ ሀገራት ዋንጫ ማጣሪያ ተዘጋጅቷል። በተጨማሪም ፬ ሌላ ተጫዋቾች ለምልከታ ተጠርተዋል። ጨዋታዎችና ጎሎች እስከ ግንቦት ፮ ቀን ፳፻፫ ዓ.ም. ድረስ ትክክል ናቸው።"} {"id": "19102", "contents": "አፍጋኒስታን የአለም ባንዲራዎች ሰንደቅ ዓላማ (ይህ ባንዲራዎች ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "50096", "contents": "ሴም (ዕብራይስጥ፦ שֵׁם /ሸም/) በብሉይ ኪዳንና በአይሁድ፣ ክርስቲያንና እስላም ሥነ ጽሑፍ ዘንድ በኖኅ መርከብ ላይ ከማየ አይኅ ካመለጡት ከኖኅ ሦስት ወንድ ልጆች መሃል አንዱ ነው። ወንድሞቹ ካምና ያፌት ነበሩ፤ ልጆቹም ኤላም፣ አሦር፣ አራም፣ አርፋክስድና ሉድ ናቸው። በመጽሐፈ ኩፋሌ ዘንድ ሴም በ1207 ዓ.ዓ. ተወለደ፤ በዚህ አቆጣጠር በ1308 ዓ.ዓ. ማየ አይኅ ወይም የጥፋት ውኃ በደረሰበት ዓመት የሴም ዕድሜ 101 ዓመት ያህል ነበር። ሚስቱም ሰደቀተልባብ ተብላ በመርከቡ ላይ ደግሞ አመለጠች። በስምምነት ሴም የተቀበለው የምድር ርስት ዕጣ በእስያ ከጢና ወንዝ (ዶን ወንዝ)ና ከግዮን ወንዝ (አባይ ወንዝ) መካከል ተገኘ። (ስለ ሴም ሚስት ስም በሌሎች ልማዶች ውስጥ፣ ሚስቶች በኖህ መርከብ ላይ ይዩ።) በኦሪት ዘፍጥረት 11:10 ዘንድ፣ ሴም 100 ዓመት ሲሆን ከጥፋት ውሃ 2 ዓመት በኋላ አርፋክስድን ወለደ፤ ከዚያ ሌላ 500 ዓመት ቆይቶ ባጠቃላይ 600 ዓመታት ኖረ። ይህ ከ2864 እስከ 2264 ዓመት ያህል ድረስ ከክርስቶስ ልደት በፊት ሊሆን ይችላል። በልማድ ዘንድ ልጆቹ ኤላም፣ አሦር፣ አራም፣ ከለዳውያንና ልድያ የተባሉትን ጥንታዊ ብሔሮች ወለዱ። እስራኤል፣ አረቦችና አግዓዝያን ከከለዳውያን (አርፋክስድ) ዘር ወጡ። በቋንቋ ጥናት ኤላማውያን ወይም ልድያውያን የሴማዊ ቋንቋ ተናጋሪዎች አልነበሩም፤ የሴም ዘር ያልሆነው የከነዓን ሕዝብ ግን ሴማዊ ቋንቋ ተናገሩ፤ ዘመናዊ ዕብራይስጥም የከነዓንኛ አይነት ይመስላል። በአንዳንድ የአይሁድ ምንጭ የመልከ ጼዴቅ መታወቂያ በውነት ሴም የኖህ ልጅ ነበረ። በሌሎች ጽሑፎች ውስጥ ግን መልከ ጼዴቅ የሴም ልጅ ልጅ ይባላል። በእስልምና ሥነ ጽሑፍ ብዙ ጊዜ ሴም (አረብኛ፦ /ሳም/) እንደ ነቢይ ይቆጠራል።"} {"id": "6372", "contents": "1 January 983 - 3 September 983 እ.ኤ.ኣ. = 975 ዓ.ም. 4 September 983 - 31 December 983 እ.ኤ.ኣ. = 976 ዓ.ም."} {"id": "40679", "contents": "1 July በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም ሰኔ 24 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "47565", "contents": "ማሃራሽትራ በምዕራብ የምትገኝ የሕንድ ክፍላገር ናት።"} {"id": "40524", "contents": "28 April በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም ሚያዝያ 20 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "43744", "contents": "አፍሮ እስያዊ ቋንቋዎች በሰሜን አፍሪቃና በደቡብ ምዕራብ እስያ የሚነገሩ ቋንቋዎች ቤተሰብ ሲሆን 6 ንዑሳውያን ቤተሰቦች አሉት። እነዚህም ጥንታዊ ግብጽኛ፣ በርበርኛ፣ ቻዳዊ፣ ኩሻዊ (ሐማዊ)፣ ኦሞአዊና ሴማዊ ቋንቋዎች ናቸው። ከእነዚህ ከላይ የተጠቀሱት ውስጥ 3ቱ ማለትም ኩሻዊ (ሐማዊ)፣ ኦሞአዊና ሴማዊ ቋንቋዎች በኢትዮጵያ ውስጥ ይነገራሉ። በዕድሜ ረገድ ግዕዝና ግብጽኛ ጥንታዊ ቋንቋዎች ሲሆኑ፣ በኢትዮጵያ ታሪክ ኩሻዊና ኦሞአዊ መጀመርያ የገቡት፣ ሴማዊ ቋንቋዎች ከእነሱ ቀጥለው ወደ ኢትዮጵያ የገቡ ናቸው። ሴማዊና ግብጽኛ ቃላት ዝርዝር ^ ሀ ለ ሐ መ ዶ/ር አንበሴ ተፈራ፣ «የኢትዮጵያ ብሔረሰቦችና ቋንቋዎቻቸው አጭር ቅኝት» (ይህ ቋንቋ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "46960", "contents": "ሳን አንቶኒዮ አሜሪካ ውስጥ በቴክሳስ ግዛት የሚገኝ ከተማ ነው።"} {"id": "46375", "contents": "አልባንኛ (shqip /ሽችፕ/) በተለይ በአልባኒያ የሚነገር ቋንቋ ነው። የአልባንኛ ውክፔዲያ አለ! (ይህ ቋንቋ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "18972", "contents": "ቬትናም የአለም ባንዲራዎች ሰንደቅ ዓላማ (ይህ ባንዲራዎች ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "17314", "contents": "ልዩ አንጻራዊነት በአልበርት አይንስታይን የተጻፈ፣ በ፲፱፻፭ ዓ.ም. ለህትመት የበቃ የተፈጥሮ ህግጋት ጥናት መጽሃፍና ርዕዮተ አለም ነው። ይህን ርዕዮተ አለም እንዲያዳብር እና እንዲያስፋፋ አይንስታይንን ከገፋፋው ዋናው ምክንያት በጊዜው የነበረው አጥጋቢ ያልሆነ የኮረንቲና ማግኔት ማዕብል ጽንሰ ሃሳብ ነበር። በአይንስታይን አስተያያት፣ በጊዜው የነበረው ርዕዮት የኮረንቲና ማግኔት ማዕበሉን ከሚከታተሉ ሰወች/መሳሪያወች መርጦ ለአንዱ የሚያደላ እንደሆነ ተገነዘበ። ሆኖም ግን ጋሊልዮ የተባለው የጣሊያን ሳይንቲስት ከ300 አመታት በፊት የአንጻራዊነት ርዕዮትን ሲገነባ በማናቸውም የተፈጥሮ ሂደቶች ውስጥ የሚከሰትን ኩነት ሁሉም ተመልካች እኩል እይታ እንዳለውና አንዱ ተመልካች ከሌሎቹ በተለየ መልኩ «ትክክል» አስተያየት እንደሌለው አስተምሯል። ስለሆነም አይንስታይን ከላይ የተጠቀሰውን አድሏዊ አስተያየት ለማስተካከል ነበር ልዩ አንጻራዊነትን የጻፈው። ሀሳቡም የአይዛክ ኒውተን ፍፁማዊ እረፍት (Absolute Rest )እና ፍፁማዊ ጊዜን (Absolute time) የሚቃረን ሲሆን በ ኒውተን ሀሳብ ላይ የተመረኮዘው ዩኒቨርስ ላይ በማንኛውም ቦታ ላይ በፈለግን ፍጥነት ብንጓዝ ለሁሉም አካል ጊዜ በእኩል ፍጥነት የሚጓዝ የሚጓዝ ነው የሚል ሲሆን ማንኛውም አካል በፈለገው ፍጥነት መጓዝ በበቂ ግፊት (Force) መጓዝ ይችላል የሚለውን ሀሳብ የሚቃረን ነው። የ Absolute rest ሀሳብ በ \"Michelson \" እና \"Morley\" ጥናት ወይም ሙከራ ይህ ሀሳብ ፍፁም ስህተት መሆኑን የሚያሳይ ሲሆን እንዲሁም የብርሃን ፍጥነት የፍጥነት ሁሉ መጨረሻ መሆኑን ያሳያል። እንደዚሁም በተለያዩ ጥናቶች እንደተረጋገጠው የአንድ አካል ፍጥነት በጨመረ ቁጥር እርሱ ጋር ያለው ጊዜ እያዘገመ ወይም እየዘገየ የሚሄድ መሆኑን ተረጋግጧል ። በአጠቃላይ ልዩ አንፃራዊነት በ አይዛክ ኒውተን ትክክል ናቸው ያላቸውን የ Absolute time እና የ Absolute spaceን ሀሳብ የሚቃወም ሲሆን 1, የብርሃን ፍጥነት (300000km/s) የፍጥነት ሁሉ የበላይ መሆኑን 2,በዩኒቨርስአችን ውስጥ በፍጥነት የሚሄዱ አካላት የሚቆጠሩት ጊዜ በእረፍት ላይ ካሉት የሚበልጥ መሆኑን 3, ለብርሃን ፍጥነት በቀረበ ፎጥነት የሚጓዝ አካል እረፍት ላይ ከነበረበት ትልቀት የሚያጥር መሆኑን ያሳያል"} {"id": "4477", "contents": "1 January 1923 - 11 September 1923 እ.ኤ.ኣ. = 1915 ዓ.ም. 12 September 1923 - 31 December 1923 እ.ኤ.ኣ. = 1916 ዓ.ም."} {"id": "40521", "contents": "25 April በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም ሚያዝያ 17 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "44687", "contents": "ማላጋ የእግር ኳስ ክለብ በማላጋ፣ እስፓንያ የሚገኝ የእግር ኳስ ክለብ ሲሆን በአሁኑ ጊዜ በላ ሊጋ ውስጥ ይጫወታል። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "2443", "contents": "1 January 1926 - 10 September 1926 እ.ኤ.ኣ. = 1918 አ.ም. 11 September 1926 - 31 December 1926 እ.ኤ.ኣ. = 1919 አ.ም."} {"id": "4452", "contents": "1 January 1936 - 10 September 1936 እ.ኤ.ኣ. = 1928 ዓ.ም. 11 September 1936 - 31 December 1936 እ.ኤ.ኣ. = 1929 ዓ.ም."} {"id": "12491", "contents": "Play media ሊቲየም (lithium) የንጥረ ነገሮች ሠንጠረዥ ውስጥ ኬሚካዊ ውክሉ Li ነው። አቶማዊ ቁጥሩም 3 ነው። የጥንተ፡ንጥር ጥናት (ኬሚስትሪ) (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "44775", "contents": "ዩቬንቱስ እግር ኳስ ክለብ (ጣልያንኛ፦ Juventus Football Club S.p.A.) በቶሪኖ፣ ኢጣልያ የሚገኝ እግር ኳስ ክለብ ነው። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "47396", "contents": "ኢዶ ከኤስፔራንቶ የተደረጀ የተሻሸለ ሰው ሰራሽ ቋንቋ ነው። በዓለም ዙሪያ ምናልባት 200 ሰዎች ብቻ ያውቁታል። (ይህ ቋንቋ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "32638", "contents": ""} {"id": "10485", "contents": "ማይክል ጃክሰን እጅግ ተወዳጅና ዝነኛ የአሜሪካ ዘፋኝና ደናሽ ስለሆነ «የፖፕ ንጉሥ» በሚል ይታወቃል። ነሐሴ 23 ቀን 1950 ዓ.ም. ተወልዶ በሰኔ 18 ቀን 2001 ዓ.ም. ዐረፈ። በመሰረቱ ማይክል ዘፋኝ ብቻ ሳይሆን የሙዚቃ ፕሮዲውሰር እና ዜማ ደራሲ ነበር። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "44306", "contents": "ቮልቴር (ፈረንሳይኛ፦ Voltaire፣ ኖቬምበር 21, 1694 - መይ 30, 1778 እ.ኤ.አ.) የፈረንሳይ ጻህፊና ፈላስፋ ነበር።"} {"id": "48349", "contents": "የተራራ አንበሣ (ኩገር ወይም ፑማ) በአሜሪካዎች ብቻ የሚገኝ የፑማ ወገን አባል ዝርያ ነው።"} {"id": "47370", "contents": "ሲሞን ቦሊቫር (1775-1823 ዓም) የቬኔዝዌላ አለቃ ሲሆን ለብዙ ደቡብ አሜሪካ አገራት አብዮት በእስፓንያ መንግሥት ላይ ሠራ። የቬኔዝዌላ፣ እንዲሁም የግራን ኮሎምቢያ፣ የቦሊቪያ፣ እና የፔሩ መጀመርያ ፕሬዚዳንት ሆነ። የቦሊቪያ ስም ደግሞ ከ«ቦሊቫር» ደረሰ። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "17554", "contents": "ነፍስ የአንድ ሰው ምንነት ማለት ሲሆን በብዙ ሃይማኖቶች ዘንድ ይህ ምንነት አንድ ሰው ከሞተ በኋላ እንኳ የማይጠፋ ነው። ስለሆነም ነፍስ ከአዕምሮ ጋር በብዙ ፍልስፍናዎችና ሃይማኖቶች ዘንድ የተቆራኙ ናቸው። ነፍስና መንፈስ በተለምዶ አንድ ተደርገው ቢታዩም ሁለቱ ይለያያሉ። ነፍስ፣ የአንድ ሰው ምንነት እንደመሆኑ መጠን የራሱ የሆነ መለያ ጠባዮች አሉት ስለሆነም ከሌሎች ነፍሶች ጋር አንድ ላይ ሆኖ ሊቀናጅ አይችልም። መንፈስ ባንጻሩ (ለምሳሌ መንፈስ ቅዱስ) አለም አቀፍ እንደመሆኑ መጠን ብዙ ነፍሶች የሚጋሩት ነው። ነፍስ ከ«እኔነት» ጋር ምንም ልዩነት የለውም። አንድ ሰው «እኔ ህልው ነኝ» ወይም «በርግጥ እኔ አለሁ» ሲል «እኔ» የሚለው ቃል የሰውየውን ነፍስ ያጠቅሳል። አንድ ሰው ህልው መሆኑን ማረጋገጥ የሚችለው ለነፍሱ ብቻና ለነፍሱ ብቻ ስለሆነ ሰውነቱ የነፍሱ ንብረት እንጂ ነፍሱ እራሱ አይደለም። ይህ አስተሳሰብ ቀልበኝነት የሚባል ፍልስፍና አካል ነው። ደግሞ ይዩ፦ ደመነፍስ"} {"id": "48621", "contents": "ለሖር (ፐንጃብኛ፦ : لہور‎; ኡርዱ: لاہور‎‎) የፓኪስታን ከተማ ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "49956", "contents": "ፌሊክስ ሼልበርግ (የተወለደው እ.ኤ.አ. ኦክቶበር 24 ቀን 1983) ወይም በኦንላይን ስሙ ፒውዲፓይ ስዊድናዊ ዮትዩበር ፣ ኮሜድያን እና የቪድዮ ጌም ኮሜንታተር ሲሆን በብዛት የሚታወቀው ዩትዩብ ላይ በሚለቅቃቸው ቪድዮዎች ነው። የተወለደው ጎተንበርግ ስዊድን ውስጥ ሲሆን ጎተንበርግ በሚገኘው ቻልመርስ ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ በኢንደስትሪያል ኢኮኖሚክስ እና ቴክኖሎጂ ማናጅመንት የመጀመርያ ዲግሪውን ማጥናት ጀምሮ ነበር። እ.ኤ.አ. በ2010 ዩኒቨርስቲ እያለ ፒውዲፓይ በሚል ስም የዩትዩብ አካውንት ከፈተ። በቀጣዩ ዓመት በሚያጠናው የትምህርት መስክ ያለው ፍላጎት ስለቀነሰ ትምህርቱን አቋረጠ። አንድ ስካንዲኔቭያ ውስጥ የሚገኝ የማስታወቂያ ድርጅት ውስጥ የሥራ ላይ ልምምድ ለማድረግ ዕድሉን ስላላገኘ ወደ ዩትዩብ ቻናሉ ላይ ለማተኮር ወሰነ። ለቪድዮዎቹም የሚሆን ገንዘብ ለማሰባሰብ የፎቶሾፕ ሥራዎቹን ዕትሞች በመሸጥና በሆት ዶግ መሸጫ ውስጥ መሥራት ጀመረ። በአጭር ጊዜ ውስጥም የኦንላይን ተከታዮቹ ቁጥር በከፍተኛ ሁኔታ ጨመረ። እ.ኤ.አ ጁላይ 2012 የቻናሉ ተከታዮች ቁጥር ከአንድ ሚልዮን አለፈ። በኦገስት 15 ቀን 2013 ሼልበርግ በዩትዩብ ተከታይ ብዛት አንደኛ ሆኗል። በዛው ዓመት መጨረሻ ላይ ግን በዩትዩብ ስፖትላይት ቻናል በመበለጡ ለአጭር ጊዜ አንደኝነቱን አጥቶ ነበር። አንደኝነቱን እንደገና በእ.ኤ.አ. ዲሴምበር 23 ቀን 2013 ካገኘ ጊዜ ጀምሮ እስከ ፌብሩዋሪ 2019 ባለው መረጃ መሠረት 84 ሚሊዮን ተከታዮች አሉት። እ.ኤ.አ. ከዲሴምበር 29 ቀን 2014 እስከ ፌብሩዋሪ 14 ቀን 2017 ድረስ በተመልካች ቁጥር አንደኛ ነበር። እስከ እ.ኤ.አ. ፌብሩዋሪ 2019 ድረስ ባለው መረጃ መሠረት ቻናሉ 20 ቢልዮን ጊዜ የታየ ሲሆን ይህም በዩትዩብ ላይ ብዙ ተመልካች ካላቸው ቻናሎች ውስጥ 8ኛ አድርጎታል።"} {"id": "32560", "contents": "ሣባ በዛሬው የመን የተገኘ ጥንታዊ አገር ነበረ። በ33 ዓክልበ. ግድም ጎረቤቱ ሂምያር ያዘው፤ በ100 ዓ.ም. ያህል ግን ሳባ ነጻ ሆኖ ተመለሰ። በ270 ዓ.ም. ያህል ሂምያር በመጨረሻ ያዘው። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "3497", "contents": "በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ ፖላንድ የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "44408", "contents": "ሆኖሉሉ (እንግሊዝኛ፦ Honolulu) የሃዋይኢ አሜሪካ ከተማ ነው። የሕዝቡ ቁጥር 390,738 አካባቢ ነው።"} {"id": "11602", "contents": "ጠመንጃ በአማርኛ ሰዋስው ስም ነው። ነፍጥ ወይም ጦር መሳሪያ ማለት ነው። ቃሉ ጠብ (አምባጓሮ) መንጃ (ማቆሚያ) ከሚሉት ቃላት የተጣመረ ቃል ነው።"} {"id": "18871", "contents": "ሪፑብሊካን ፓርቲ (እንግሊዝኛ: Republican Party) በ1854 እ.አ.አ. በፀረ ባርነት ንቅናቄ ተሳታፊዎች የተመሠረተ ፓርቲ ነው። በአሁኑ ጊዜ ካሉት የአሜሪካ ሁለት (ማለትም ዴሞክራቲክን ጨምሮ) ዋና ዋና ፓርቲዎች አንዱ ነው። ይህ የፖለቲካ ፓርቲ በአሜሪካ ሁለተኛውን የተመዘገቡ መራጮች ብዛት ያለው ነው (ከዴሞክራቲክ በ2004 እ.አ.አ. 72 ሚሊዮን ደጋፊዎች ቀጥሎ ማለት ነው)። በ2004 እ.አ.አ. 55 ሚሊዮን የሚደርሱ የተመዘገቡ ድምፅ ሰጭዎች ነበሩት። በዚህም በጥቅሉ ለመምረጥ ዕድሜያቸው ከደረሱ አሜሪካውያን አንድ ሶስተኛውን ያህል ብዛት ያላቸው ደጋፊዎች አሉት ማለት ነው። ከዚህ ፓርቲ ለፕሬዝዳንትነት ከተመረጡት አባላቶች የመጀመሪያው ተመራጭ 16ኛው የሀገሪቱ ፕሬዝዳንት አብርሀም ሊንከን ሲሆን የመጨረሻው ደግሞ ዶናልድ ትራምፕ ናቸው። 16ኛው አብርሀም ሊንከን 18ኛው አሊሴ ግራንት 19ኛው ራዘርፎርድ ሄይስ 20ኛው ጄምስ ጋርፊልድ 21ኛው ቼስተር አርተር 23ኛው ቤንጃሚን ሃሪሰን 25ኛው ዊልያም ማኪንሌይ 26ኛው ቴዮዶር ሮዝቬልት 27ኛው ዊልያም ሃወርድ ታፍት 29ኛው ዋረን ሃርዲንግ 30ኛው ካልቪን ኩሊጅ 31ኛው ሄርበርት ሁቨር 34ኛው ድዋይት አይዘንሃወር 37ኛው ሪቻርድ ኒክሰን 38ኛው ጄራልድ ፎርድ 40ኛው ሮናልድ ሬገን 41ኛው ጆርጅ ኤች ቡሽ 43ኛው ጆርጅ ደብሊዩ ቡሽ 45ኛው ዶናልድ ጆን ትራምፕ ዴሞክራቲክ ፓርቲ (አሜሪካ) የአሜሪካ ፕሬዝዳንቶች ዝርዝር የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ^ http://www.wisegeek.com/in-the-us-have-there-been-more-democrat-or-republican-presidents.htm"} {"id": "48371", "contents": "የጪንግ ሥርወ መንግሥት በቻይና ታሪክ ከ1636 እስከ 1904 ዓም ድረስ የቆየ ሥርወ መንግሥት ነበረ። ይህ ሥርወ መንግሥት የማንቹ ብሔር ግዛት ነበረና የመላው ቻይና ህዝብ ጽጉራቸውን በጉንጉን እንዲያድርጉ አስገደዱ። ይህም እስከ 1904 ዓም እስከ ሢንኃይ አብዮት ድረስ ቆየ። (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "46924", "contents": "ስሜን አፍሪካ በአፍሪካ ስሜን ያለው አውራጃ ነው። በተመድ ትርጒም፣ ፯ አገራት ይጥቅልላል እነርሱም አልጄሪያ፣ ግብጽ፣ ሊብያ፣ ሞሮኮ፣ ሱዳን፣ ቱኒዚያና ምዕራባዊ ሣህራ ናቸው። 11"} {"id": "45434", "contents": "ሲክ ሰምፔር ቲራኒስ (ሮማይስጥ፦ Sic semper tyrannis) ትርጉም «ኢንዲህ ምንጊዜ ለአምባገነኖች» ሲሆን ዩሊዩስ ቄሳር በተገደለበት ወቅት (52 ዓክልበ.) ነፍሰ ገዳዩ ብሩቱስ የጮኸ ቃል መሆኑ ይታመናል። ሆኖም ይህ እርግጥኛ ታሪክ አይደለም። ያም ሆነ ይህ መፈክሩ ለቭርጂኒያ ሰንደቅ ዓለማና አርማ በ1768 ዓ/ም በአሜሪካዊ አብዮት ጊዜ ተመረጠ።"} {"id": "49018", "contents": "ኔቶ (እንግሊዝኛ፦ NATO ወይም North Atlantic Treaty Organization) «የሰሜን አትላንቲክ የጦር ቃል ኪዳን» ሲሆን 29 አባላት አገራት አሉት። በ1941 ዓም የተመሠረተ የኢንተርናሽናል መንግሥታት ሃያላት ጸጥታ ስምምነት ውል ወይም ጓደኝነት ነው። (ይህ ድርጅት ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "44736", "contents": "ሺካጎ ፋየር እግር ኳስ ክለብ በብሪጅቪው መንደር ኢሊኖይ ክፍለ ግዛት፣ አሜሪካ የሚገኝ እግር ኳስ ክለብ ነው። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "40502", "contents": "16 April በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም ሚያዝያ 8 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "44224", "contents": "ዛሪቁም በኡር መንግሥት ዘመን አገረ ገዥ ነበር። ከኡር ንጉሥ ሹልጊ ፵ኛው ዓመት (1926 ዓክልበ.) ጀምሮ የሱስን ኤንሲ (ከንቲባ ወይም ገዥ) ነበረ። በተከታዩ አማር-ሲን ዘመን (1918 ዓክልበ.) የአሹር ኤንሲ ሆነ። በአማር-ሲን ፭ኛው ዓመት ግን (1914 ዓክልበ.) ዛሪቁም እንደገና የሱስን ኤንሲ ወደመሆን ተዛወረ፤ በዚያ እስከ ሹ-ሲን ፬ኛው ዓመት (1906 ዓክልበ.) ቆየ። የአሦር ነገሥታት ዝርዝር የሚባል ሰነድ ስሙን የለውም። ከ1 ፑዙር-አሹር አስቀድሞና ምናልባት ከአኪያ ቀጥሎ እንዲሳክ ይታስባል።"} {"id": "51247", "contents": "ጆሴፍ ሮቢኔት ባይደን ጁ.(Joseph Robinette Biden Jr.) 46ኛው የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ነው። ህዳር 20,1942 እ.ኤ.አ. ከእናቱ ካቴሪን እና ከአባቱ ጆሴፍ በስክራቶን,ፔንስልቫንያ ተወለደ።[[<1/>] ] በ29 አመቱ በሴኔቱ ምርጫ የተመረጠው ጆ ባይደን ከተመረጠ በጥቂት ሳምንታት ውስጥ ሚስቱና ሴት ልጁ ናኦሚ ተገደሉ። ሃንተር ባይደንና ቢዩ ባይደን በፅኑ ተጎዱ። ባይደን በ1977 እ.ኤ.አ. አሽሊ ብላዘርን የወለደችለትን ጂል ጃኮብስን አገባ። [[<2/>]] የዴላዌር ሴኔተር ሆኖ 4 አስርት አመታትን ማለትም 16 አመታትን በሴኔት ህግ አውጪ ኮሚቴ ሊቀመንበርነትና ሌሎች ማእረጎች ይሰራ ነበር።[[<1/>]] በ3 ጥይት አጋዘኗን ከሳትክ ማደንህን አቁም። ችግሩ አንተ ነህ። ጆ ባይደን የባራክ ኦባማ ምክትል ፕሬዝዳንት በሆነበት ጊዜ የፍሪሜሰንሪ አባል መሆን ጀመረ። በአሁኑ ሰአትም የ32° ማዕርግ ተሰቶታል። ጆ ባይደን የአዲሱን አለም ትዕዛዝ (የኒው ወርልድ ኦርደር) አምባገነናዊ የአለም መንግስት ለመመስረት ከልጅነቱ ጊዜ ጀምሮ ይፈልግ ነበረ። ልክ እንደ ዴሞክራት፣ ጆ ባይደን መንግስቱን በጎ በማስመሰል በውስጥ ለውስጥ የአለምን ኢካኖሚና ፖለቲካ ለመቆጣጠር ጥረት ያረግ ነበር። ዶናልድ ትራምፕ አሜሪካ ከኒው ወርልድ ኦርደር አገዛዝ እንድትላቀቅ ቢጥርም ይህም ሳይሳካለት ቀርቷል። ምክንያቱም መላው የአሜሪካ ህዝብ የኒው ወርልድ ኦርደር ስርአትን በእጅጉ ስለሚፈልጉ ተከታታይ ግጭቶችን አስነስቷል። ይህም በአውሮፓ ህብረት መሪዎች ውስጥ ትልቅ ተቃውሞ አጋጥሞታል። ልክ ዶናልድ ትራምፕ ከስልጣኑ ሲነሳ፣ ጆ ባይደን ተከታታይ ኤክስኪውቲቭ ወረቀቶችን በመፈረም አሜሪካ የኒው ወርልድ ኦርደር ስርአትን እንድትቀላቀል ማድረግ ችሏል። ይህም በአውሮፓ ህብረት ውስጥ ትልቅ አድናቆትን ችሯል። የአሜሪካንን በአረብ አገራት ላይ ያላትን የቀውስ ቁጥጥርን በይበልጥ እንዲጨምር አድርጓል። ጆባይደን በሚቀጥሉት ሶስት አመታት የሊብራል ርዕዮተ ዓለም በአለም ላይ እለቃለሁ ብሏል። ጭፈራ ቤቶችን፣ የመጠጥ እና የቁማር ቤቶችን፣ የጌይ ክበብን፣ የሰይጣን አምልኮ ስፍራዎችን እና ፀረ ሀይማኖታዊ ዘመቻዎችን በአለም ላይ ለማስፋፋት ከ 10 ቢሊየን በላይ ዶላር በጅቷል። በመጨረሻም የህዝብን ስነልቦና በመጠቀም የአለም ህዝብ ወደ አንድ አቅጣጫ በማምጣት ለሚመጣው ፀረ ክርስቶሳዊ ፍጥረት ለማስገዛት ከአውሮፓ ኮሚሽን ጋር በጥምረት እየሰራበት ይገኛል። 1 2"} {"id": "12335", "contents": "ግራሞፎን አዋርድ ወይም ግራሚ አዋርድ የሚባለው ፕሮግራም በ አሜሪካ በየአመቱ የሚካሄድ በሙዚቃ ዘርፍ የተሻለ እመርታን ላሳዩ የጥበብ ሰዎች መሸለሚያ ፕሮግራም ነው። የተጀመረው በ1958 እ.ኤ.አ. ነው።"} {"id": "48205", "contents": "ዳገስታን በሩሲያ ውስጥ የሚገኝ ክፍላገር («ሪፐብሊክ») ነው።"} {"id": "4479", "contents": "1 January 1922 - 10 September 1922 እ.ኤ.ኣ. = 1914 ዓ.ም. 11 September 1922 - 31 December 1922 እ.ኤ.ኣ. = 1915 ዓ.ም."} {"id": "4481", "contents": "1 January 1921 - 10 September 1921 እ.ኤ.ኣ. = 1913 ዓ.ም. 11 September 1921 - 31 December 1921 እ.ኤ.ኣ. = 1914 ዓ.ም."} {"id": "16777", "contents": "ጡት የሴቶች ደረት ላይ የሚገኝ በውስጡ የወተት አመንጭ እጢ የያዘ አካል ነው። (ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "42044", "contents": "ቬርሞንት ወይም ቨርሞንት (Vermont፤ አሜሪካዊ አጠራር /ቭር-'ማንት/) ከአሜሪካ 50 ክፍላገራት 1ዱ ነው።"} {"id": "45037", "contents": "ዶ/ር ማርቲን ሉተር ኪንግ ጁኒዮር (እንግሊዝኛ፦ Dr. Martin Luther King Jr.) (1921-1960 ዓም)"} {"id": "13210", "contents": "አይጦ ወይም ማውስ የሚባለው የኮምፒውተር ክፍል ሲሆን በስክሪን ላይ መጠቆሚያውን ለመቆጣጠር ይረዳል። ይህንንም የሚያደርገው በታችኛው ጠፍጣፋ ገጹ በተዘጋጀለት ምንጣፍ ወይም ጠረንጴዛ ላይ በመንሸራተት ነው። በአካላዊ ይዘቱ በሰው እጅ በሚያዝ መልኩ የሚሰራ እና አንድ ወይም ከዚያ በላይ ቁልፎች ያሉት አካል ነው። አንዳንድ ጊዜ ተጨማሪ ስራዎችን ለማከናወን የሚያስችል የሚሽከረከር ቁልፍ ሊያካትት ይችላል።"} {"id": "12355", "contents": "ዶ/ር ሼህ መሀመድ ሁሴን አሊ አላሙዲ በ1946 እ.አ.አ. ኢትዮጵያ ውስጥ በደሴ ከተማ ተወለዱ። እኚህ ግለሰብ ያደጉት በወልድያ ከተማ ሲሆን የሳውዲ አረቢያ እና ኢትዮጵያ ጥምር ዜግነት ያላቸው ታዋቂ ባለሃብት ናቸው። ፎርብስ ድረ ገጽ በ2009/10 እ.አ.አ. ባወጣው መረጃ መሰረት በ10 ቢሊዮን ዶላር የአለማችን 94ኛ ባለሃብትም ናቸው። ካላቸው ሃብት ከ3 ቢሊዮን ዶላር በላይ በኢትዮጵያ ውስጥ በሆቴል እና በተለያዩ የንግድ እና የኢንዱስትሪ ዘርፎች ኢንቨስት ያደረጉ ሲሆን ዋነኛው የገቢ ምንጫቸው በተለያዩ ሃገራት የተቋቋሙት የፔትሮሊየም ነዳጅ ዘይት ማምረቻዎች ናቸው። ባለሃብቱ በኢትዮጵያ ውስጥ ከሃያ በላይ እህት ድርጅቶችን ያቀፈው የሚድሮክ ኢትዮጵያ የቴክኖሎጂ ግሩፕ ባለቤትና ሊቀመንበር ናቸው። በጤና ምክንያት ለተቸገሩ ታዋቂ ኢትዮጵያውያን እርዳታ በመለገስ ይታወቃሉ።"} {"id": "10760", "contents": "ዶሮ መብረር የማትችል የአእዋፍ ዘር ናት። የሰው ልጅ ካለመዳቸው እንስሳት አንዷ ዶሮ ስትሆን የሰው ልጅ ሥጋዋንና ዕንቁላሏን በመብላት ይጠቀማል። ዶሮ ተወዳጅና በብዛት የሚገኝ በአጠቃላይ ከ13 ቢልዮን የሚበልጡ ዶሮዎች እንዳሉ ይገመታል! እንዲሁም ሥጋው በጣም ተወዳጅ በመሆኑ በየዓመቱ ከ33 ቢልዮን ኪሎ ግራም በላይ ለምግብነት ይውላል። ከዚህም በተጨማሪ ዶሮዎች በዓለም ዙሪያ በአንድ ዓመት ውስጥ 600 ቢልዮን ገደማ እንቁላሎችን ይጥላሉ። ዶሮ በምዕራባውያን አገሮች በብዛት የሚገኝ ሲሆን ዋጋውም ርካሽ ነው። ዶሮ የእስያ ቀይ የዱር ጅግራ ዝርያ ነው። ሰው ዶሮን በቀላሉ ማልመድ እንደሚችል ለመረዳት ጊዜ አልፈጀበትም። ዶሮና እንቁላል ለገበያ ለማቅረብ ሲባል በሰፊው የዶሮ እርባታ የተጀመረው ከ19ኛው መቶ ዘመን በኋላ ነው። የዶሮ ሥጋ ዛሬ በብዙዎች ዘንድ በጣም ተወዳጅ ምግብ ነው። የከተማ ነዋሪዎችን ጨምሮ በሚልዮን የሚቆጠሩ ቤተሰቦች ለራሳቸውም ሆነ ለገበያ ለማቅረብ ዶሮ ያረባሉ። ብዙ አገሮች ለራሳቸው አገር የአየር ጠባይ የሚስማሙና ጥሩ ምርት የሚሰጡ የዶሮ ዝርያዎችን አራብተዋል። ከእነዚህ መካከል የአውስትራሊያው አውስትራሎፕ፣ መጀመሪያ በሜድትራኒያን የተገኘውና አሁን በዩናይትድ ስቴትስ ውስጥ በብዛት ያለው ሌግሆርን፣ በዩናይትድ ስቴትስ ውስጥ የሚረቡት ኒው ሃምፕሻየር፣ ፕላይማውዝ ሮክ፣ ሮሜ አይላንድ ሬድ እንዲሁም ውያንዶቴ፤ የእንግሊዞቹ ኮርኒሽ፣ ኦርፒንግቶን እና ሱሴክስ የሚባሉት ጥቂቶቹ ናቸው። በእርባታ ረገድ የተገኘው የተሻሻለ ሳይንሳዊ ዘዴ ዶሮ እርባታ ስኬታማ የግብርና ኢንዱስትሪ እንዲሆን አስችሎታል። የዩናይትድ ስቴትስ ገበሬዎች የዶሮ በሽታን በሳይንሳዊ መንገድ ከመቆጣጠራቸው በተጨማሪ አመጋገባቸውንና አሰፋፈራቸውን በተመለከተ ጥንቃቄ በተሞላበት ዘዴ ክትትል ያደርጋሉ። አንዳንድ ሰዎች እንዲህ ያለውን በገፍ የማርባት ዘዴ እንደ ጭካኔ ይቆጥሩታል። ይሁን እንጂ ይህ አመለካከት ገበሬዎቹ በየጊዜው ይበልጥ ውጤታማ የሆኑ የዶሮ ማራቢያ ዘዴዎችን ከመፈለግ አላገዳቸውም። ዘመናዊው ዘዴ አንድ ሰው ብቻውን ከ25, 000 እስከ 50, 000 የሚያክሉ ዶሮዎችን እንዲያረባ ያስችላል። አንድን ዶሮ ለገበያ ለማድረስ የሚወስደው ጊዜ ሦስት ወር ብቻ ነው። ^ ኬንያ የሚገኘው የንቁ!"} {"id": "5629", "contents": "1 January 1352 - 5 September 1352 እ.ኤ.ኣ. = 1344 ዓ.ም. 6 September 1352 - 31 December 1352 እ.ኤ.ኣ. = 1345 ዓ.ም."} {"id": "47230", "contents": "ኸፊንግተን ፖስት የአሜሪካ አገር ፕሮፓጋንዳ ድርጅት ነው። ለአሜሪካውያን በተለይም ለሰዶማውያን ፕሮፓጋንዳን ያቀርባል። Contributors: Lys Anzia ስለ ኢትዮጵያ ፖለቲካ ትጽፋለች"} {"id": "51150", "contents": "Raya Bala /ራያ ባላ is located at North with Raya Azebo Chercher town ,at West with Raya Alamata,at South with Raya Kobo and at East with Afar region Yalo wereda .Raya Bala is address it's question to be separate from the Raya This is because it was fack of TPLF to be added to Raya Azebo by cancelled out it's loyalty of being werda.The Werda was known as small wereda,this is insulting to well mannered and thinkable community.At 2020G.C /11/08 sun day this Werda elect it's temporary governor 1.Habitu syum kasa : Head of Raya Bala 2.Getachewu nega :Vice head of Raya Bala 3.Yassin Ali mekonnen: Head Revenue office of raya bala 4.Teka kiros: head of prosperity of Raya Bala 5.Nguse hayle:Head of Raya Bala secretary office 6.Getahun lijalem: Head of finance 7.Moges Asefa Tadeg:Head of Peace and Conflict resolution of Raya Bala All these was ellect as temporary governor of Raya Bala werda with respect of the following kebeles: 1.Raya Bala/ራያ ባላ 2.Raya Ulaga/ራያ ኡላጋ 3.Raya Maru/ራያ ማሩ፡ራያ ላይ ማሩ፣ራያ ታች ማሩ 4.Raya karsole/ራያ ቃርሶሌ:ራያ ጉባጋላ፣ራያ ባንድራ 5.Raya dereyta/ራያ ዳርኤይታ 6.Raya Adiskign(ራያ አድስ ቅኝ) 7.Raya Buta Merfeta(ራያ ቡታ መርፈታ) 8.Raya dibkbiye(ራያ ድብቅ ብየ) The new wereda Raya Bala is now free from junta group."} {"id": "51067", "contents": "The new wereda Raya Chercher is now free from junta group. Some where they are some persons who have sense of the facken tplf...killer and killers, wayless,non targeted morallessness and nonknowlegabe stone mindes.so to clear and clean the valulesses we have to stand together.Un less there must name change from Raya Chercher to Raya Bala(Raya Maru,Raya karsole, Raya Bala and Raya ulaga)."} {"id": "44012", "contents": "ሮን ወንዝ (Rhône) በደቡብ ፈረንሳይና በስዊዘርላንድ የሚፈስስ ወንዝ ነው።"} {"id": "47677", "contents": "አውሬ ዳክዬ (Anas platyrhynchos) የዳክዬ ዝርያ ነው።"} {"id": "1861", "contents": "ካሜሩን በምዕራብ አፍሪካ የሚገኝ አገር ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "18778", "contents": "ጄምስ ሞኖሮ (እንግሊዝኛ: James Monroe) የአሜሪካ አምስተኛ ፕሬዝዳንት ነበሩ። ፕረዝዳንቱ ሥልጣን ላይ የወጡት እ.አ.አ. በ1817 ሲሆን በስልጣን ዘመናቸው ምክትል ፕሬዝዳንት የነበሩት ዳኒኤል ድ ቶምፕኪንስ ነበሩ። ፕሬዝዳንቱ የዴሞክራቲክ - ሪፐብሊካን ፓርቲ አባል የነበሩ ሲሆን ከሥልጣን የወረዱት እ.አ.አ. በ1825 ነበር። የአሜሪካ ፕሬዚዳንት የአሜሪካ ፕሬዝዳንቶች ዝርዝር (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "47442", "contents": "ጃዋሃርላል ኔህሩ (1882-1956 ዓም) ከ1939 እስከ 1956 ዓም ድረስ የሕንድ መጀመርያ ጠቅላይ ሚኒስትር ነበሩ። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "37684", "contents": "ሙስታፋ ኬማል አታቱርክ (Mustafa Kemal Atatürk 1881-1938) የቱርክ ሪፐብሊክ የመጀመሪያው ፕሬዝዳንት ነበሩ።"} {"id": "48420", "contents": "አትሬዩስ በጥንታዊ ግሪክ አፈ ታሪክ ዘንድ የሙከናይ ከተማ-አገር ንጉሥ ነበረ። ልክ መቼ ይገዛ እንደ ነበር ያልተወሰነ ነው፤ የሙከናይ ሥልጣኔ በግሪክ አገር ምናልባት ከ1600-1100 ዓክልበ. ያህል እንደ ቆየ ይታሥባል። ይህ ከትሮያ ጦርነት በፊት በሆነው ጨለማ ዘመን ነበር። በትውፊቱ መሠረት አትሬዩስና ወንድሙ ጡወስቴስ ለንጉሥነቱ እጩዎች ነበሩ። በመጀመርያ የከተማ ሕዝብ ጡወስቴስን ይምረጡ ነበር። ያንጊዜ በተአምር ፀሐይ በቀን ወደ ኋለ ተመልሶ ወደ ምሥራቁ አድማስ እንደ ተጓዘ ታያቸው። ከዚህ ክሥተት የተነሣ የከተማ ሕዝብ ሀሣባቸውን ቀይረው ንጉሥነቱን ለአትሬዩስ ሰጡት። በኬጥያውያን መንግሥት መዝገቦች ደግሞ አንድ «አታርሲያ» የተባለው የአሒያውያን (ግሪኮች) ንጉሥ ተገኘ። ይህም «አታርሲያ» የአትሬዩስ ስም በኬጥኛ እንደ ሆነ በአንዳንድ መምህሮች ይታሥባል።"} {"id": "47405", "contents": "(ለሕንድ ክፍላገር፣ ኦዲሣን ይዩ።) ኦዴሣ (Оде́са) የዩክሬን ከተማ ነው።"} {"id": "18734", "contents": "አይን ራንድ (እ.አ.አ. ከ1905 – 1982) ታዋቂ አሜሪካዊት ደራሲና ፈላስፋ ነበረች። በዋናነት እንግሊዝኛ: Atlas Shrugged በተሰኘው ስራዋ ትታወቃለች። ‎የአሜሪካዊ ደራሲያን ዝርዝር (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "45430", "contents": "ኬራላ በደቡባዊ ምዕራብ የምትገኝ የሕንድ ክልል ናት።"} {"id": "22630", "contents": "ቀይ ስር (Beta vulgaris) ኢትዮጵያና አለም ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው። ተክሉ ስለ ቀይ ስሩ «ቀይ ስር» ሲባል፣ ምግቡም ቀይስር ይባላል። ቅጠሉ ደግሞ እንደ ጎመን ሲሆን «ቆስጣ» ይባላል። ቆስጣ ደግሞ በተለምዶ «እስፒናች» (Spinacea olerea) ለማለት ይችላል።"} {"id": "19464", "contents": "ዶውጋቫ ወንዝ በአውሮፓ ውስጥ የሚገኝ ታላቅ ወንዝ ነው። ይህ ወንዝ 1,020 ኪ.ሜ. ያህል የሚረዝም ሲሆን ዓለማችን ከሚገኙ ወንዞች 168ኛ ረዥሙ ወንዝ ነው። ወንዙ በዚህ ርዝመቱ ላቲቪያ፣ ቤላሩስ እና ሩሲያ ውስጥ 87,900 ኪ.ሜ. ካሬ ያህል ስፋት ያካልላል። ይህንን ያህል ርዝመት እና ስፋት በሀገራቱ ላይ ካካለለ በኋላ የወንዙ መዳረሻ የሪጋ ባህረ ሰላጤ ነው።"} {"id": "45195", "contents": "አዘርኛ (Azərbaycanca /አዝርባይጃንጃ/) በአዘርባይጃንና ከአዘርባይጃን አጠገብ ባሉት ክፍሎች በተለይም በፋርስ የሚነገር ቱርኪክ ቋንቋ ነው። (ይህ ቋንቋ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "18591", "contents": "ዩኒኮድ (እንግሊዝኛ፦ Unicode) በዓለም ውስጥ የሚገኙ የፅሁፍ ፊደላትን በተለያዩ ኮምፒዩተሮች እና ሶፍትዌሮች በአንድ ዓይነት አቋም እንዲታዩ የሚረዳ ደረጃ ነው።"} {"id": "12975", "contents": "ኮተለት ኢትዮጵያ ውስጥ የሚሰራ የምግብ አይነት ሲሆን፣ የሚሰራውም ከስጋ ነው።"} {"id": "48752", "contents": "ኸለና (እንግሊዝኛ፦ Helena) የሞንታና አሜሪካ ከተማ ነው። በ1857 ዓ.ም. ተመሠረተ። የሕዝቡ ቁጥር 31,169 አካባቢ ነው።"} {"id": "48506", "contents": "ዳ ናንግ (ቬትናምኛ፦ Đà Nẵng) የቬትናም ሦስተኛ ትልቅ ከተማ ነው። የሕዝብ ቁጥር (2008 ዓም) 1,346,876 ሰዎች ነበር።"} {"id": "38580", "contents": "ቱርክኛ (Türk dili፣ Türkçe /ቲውክቸ/) የቱርክ አገር መደበና ቋንቋ ነው። እንዲሁም በቆጵሮስ ይፋዊ ሁኔታ አለው። ፮፫ ሚሊዮን ያህል ተናጋሪዎች አሉት። የፀሐይ ቋንቋ ሃልዮ የቱርክኛ ታሪካዊ አመጣት ሷዴሽ ዝርዝር (ይህ ቋንቋ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "46251", "contents": "ሙዓመር ቃዳፊ (በዐረብኛ: مُعَمَّر القَذَّافِي) ከ1964 ዓ.ም. እስከ 2004 ዓ.ም. የሊቢያ አገር መሪ ነበር። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "16127", "contents": "ውቅያኖስ በምድራችን ላይ ትልቁ ውሃማ አካል ነው። በዚህም የመሬት 70.9 በመቶው ክፍል በውሀ የተሸፈነ ነው። በአጠቃላይ 5 ውቅያኖሶች ሲኖሩ እነዚህም፦ ሰላማዊ ውቅያኖስ አትላንቲክ ውቅያኖስ ሕንድ ውቅያኖስ ደቡባዊ ውቅያኖስ አርክቲክ ውቅያኖስ ናቸው።"} {"id": "5809", "contents": "1 January 1262 - 4 September 1262 እ.ኤ.ኣ. = 1254 ዓ.ም. 5 September 1262 - 31 December 1262 እ.ኤ.ኣ. = 1255 ዓ.ም."} {"id": "18963", "contents": "ሩሲያ ሶቪዬት ሕብረት የአለም ባንዲራዎች ሰንደቅ ዓላማ (ይህ ባንዲራዎች ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "2923", "contents": "የቶሪኖ ከፈን ወይም መከፈኛ ጨርቅ የተሰቀለ ሰው ምስል የሚታይበት ጥንታዊ በፍታ ነው። ዛሬ የሚገኘው በቶሪኖ ጣልያ ባለበት ቤተ ክርስትያን በመሆኑ «የቶሪኖ ከፈን» ይባላል። ይሄው በፍታ በመቃብር ውስጥ ሲቆይ ኢየሱስ ክርስቶስን የከፈነው እንደሆነ በሱም ላይ ምስሉ በተአምር እንደተቀረጸ የሚያምኑ ጥቂቶች አይደሉም። ሌሎች ግን የጥርጣሬ ባሕርይ ይዘው ይህን ሳይቀበሉ በሰው ልጅ ሰዓሊነት እንደ ተፈጠረ ባዮች ናቸው። ስለዚህ ከበፍታው የተነሣ ብዙ ክርክሮች ሲደረጉበት ውለዋል። ከሁሉ የሚያስገርመው ዕድሜው ካሜራ ወይም ፎቶ የማንሣት ዕውቀት መቸም ከኖረ ምናልባት ወደ 1800 ዓመታት በፊት የሚጠጋው ምስል እራሱ የፎቶ ኔጋቲቭ በመሆኑ ሲሆን፡ ምስሉ መጀመርያ በግልጽ የታየበት ወቅት በግንቦት 21 ቀን 1890 ዓ.ም. ሴኮንዶ ፒያ የተባለ አንድ የፎቶ አንሺ ፎቶውን ካነሣ በኋላ ያነሣው ፎቶ በታጠበ ጊዜ ኔጋቲቩን አይቶ በዚያን ጊዜ ምስሉ እራሱ የፎቶ ኔጋቲቭ እንደሆነ ተረዳ። ከ1818 ዓ/ም አስቀድሞ ስለ ፎቶ ኔጋቲቭ ምንም ዕውቀት አለመኖሩ እርግጠኛ ነው። ሆኖም ይህ በፍታ በታሪክ መዝገብ ቢያንስ ከ1349 ዓ.ም. መገኘቱ ደግሞ እርግጠኛ ነው። ስለዚህ ምስሉን በተመለከተ በቀላል የማይመለሱ ብዙ ጥያቄዎች ቀርተዋል። ደግሞ ይዩ፦ የጄኖቫ ቅዱስ መልክ"} {"id": "40401", "contents": "27 March በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም መጋቢት 18 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "4483", "contents": "1 January 1920 - 10 September 1920 እ.ኤ.ኣ. = 1912 ዓ.ም. 11 September 1920 - 31 December 1920 እ.ኤ.ኣ. = 1913 ዓ.ም."} {"id": "39053", "contents": "ቭላድሚር ቭላድሚሮቪች ፑቲን [c] የተወለደው እ.ኤ.አ. ጥቅምት 7 ቀን 1952 (አውሮፓዊ) የሩሲያ ፖለቲከኛ እና የቀድሞ የስለላ ኦፊሰር ነው ፣የሩሲያ ፕሬዝዳንት ፣ እ.ኤ.አ. እ.ኤ.አ. ከ1999 እስከ 2000፣ እና ከ2008 እስከ 2012. ፑቲን አሁን በስልጣን ላይ ያሉት አውሮፓውያን የጎረቤት ቤላሩስ አሌክሳንደር ሉካሼንኮ በመቀጠል ሁለተኛው ረጅሙ ፕሬዝዳንት ናቸው። ፑቲን የተወለዱት በሌኒንግራድ (አሁን ሴንት ፒተርስበርግ) ሲሆን በሌኒንግራድ ስቴት ዩኒቨርሲቲ የህግ ትምህርት ተምረው በ1975 ተመርቀዋል።ለ16 አመታት በኬጂቢ የውጭ መረጃ መኮንንነት ሰርተው ወደ ሌተናል ኮሎኔልነት ማዕረግ የደረሱ ሲሆን እ.ኤ.አ. በሴንት ፒተርስበርግ ውስጥ ሥራ ። በ1996 የፕሬዚዳንት ቦሪስ የልሲን አስተዳደርን ለመቀላቀል ወደ ሞስኮ ተዛወረ። እ.ኤ.አ. ነሐሴ 1999 ጠቅላይ ሚኒስትር ሆነው ከመሾማቸው በፊት የፌዴራል ደኅንነት አገልግሎት (ኤፍኤስቢ) ዳይሬክተር እና የፀጥታው ምክር ቤት ፀሐፊ ሆነው ለአጭር ጊዜ አገልግለዋል።የልሲን ሥልጣን ከለቀቁ በኋላ ፑቲን ተጠባባቂ ፕሬዚዳንት ሆኑ እና አራት ወር ባልሞላ ጊዜ ውስጥ በቀጥታ ተመርጠዋል። ለመጀመሪያ ጊዜ የፕሬዝዳንትነት ዘመናቸው እና በ2004 በድጋሚ ተመረጡ። ያኔ በህገ መንግስቱ ለሁለት ተከታታይ የፕሬዝዳንትነት ዘመን ብቻ የተገደበ ስለነበር ፑቲን ከ2008 እስከ 2012 በዲሚትሪ ሜድቬዴቭ በጠቅላይ ሚኒስትርነት አገልግለዋል እና እ.ኤ.አ. በማጭበርበር እና በተቃውሞ ክስ;"} {"id": "18118", "contents": "የ1954 እ.ኤ.አ. ፊፋ የዓለም ዋንጫ ፭ኛው የፊፋ የዓለም ዋንጫ ሲሆን ከሰኔ ፱ እስከ ሰኔ ፳፯ ቀን ፲፱፻፵፮ ዓ.ም. በስዊዘርላንድ ተካሄዷል። ይህ ውድድር እስከ ዛሬ ድረስ ትልቁ የአማካይ ጎል ብዛት በጨዋታ የታየበት የዓለም ዋንጫ ነው። ምዕራብ ጀርመን ሀንጋሪን ፫ ለ ፪ በፍፃሜው ጨዋታ ላይ በመርታት ለመጀመሪያ ጊዜ ዋንጫውን ወስዷል።"} {"id": "19605", "contents": "የጃፓን እግር ኳስ ማህበር የጃፓን እግር ኳስ አስተዳዳሪ አካል ነው። ማህበሩ የጃፓን ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድንንና የክለብ ውድድሮችን ያዘጋጃል። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "22865", "contents": "ዳልጋ ኣንበሳ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ አጥቢ እንስሳ ነው።"} {"id": "40405", "contents": "31 March በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም መጋቢት 22 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "48738", "contents": "ምሥራቅ አፍሪካ በአፍሪካ ምሥራቅ ያለው አውራጃ ነው። በተመድ ትርጒም፣ 18 አገራት ይጥቅልላል፣ እነርሱም ታንዛኒያ፣ ኬንያ፣ ኡጋንዳ፣ ርዋንዳ፣ ቡሩንዲ፣ ደቡብ ሱዳን፣ ጅቡቲ፣ ኤርትራ፣ ኢትዮጵያ፣ ሶማሊያ፣ ኮሞሮስ፣ ሞሪሸስ፣ ሲሸልስ፣ ሞዛምቢክ፣ ማዳጋስካር፣ ማላዊ፣ ዛምቢያ፣ ዚምባብዌ እና ፪ የፈረንሳይ ደሴት ግዛቶች፣ ሬዩንዮንና ማዮት ናቸው። ደቡብ የሱዳን የመጨረሻዋ ሀገር ነች።"} {"id": "47993", "contents": "ጻላጊኛ (ᏣᎳᎩ ᎦᏬᏂᎯᏍᏗ /ጻላጊ ጋዎኒሂስዲ/) በጻላጊ ብሔር የሚነገር በተለይ በአሜሪካ ኖርዝ ካሮላይና እና ኦክላሆማ ክፍላገራት የሚሰማ ቋንቋ ነው። የኢሮኳዊ ቋንቋዎች ቤትሠብ አባል ነው። በራሱ ጻላጊኛ ፊደል ይጻፋል። ይህ ፊደል ሰኰያ በተባለ የጻላጊ ሊቅ በ1817 ዓም. ግድም ተፈጠረ። በጻላጊኛ የምላስ ውልብልቢት በታችኛ ጥርስ ግርጌ ይቀመጣል እንጂ እንደ አማርኛ በላይኛ ጥርስ አይደለም። «ትላ፣ ትሌ፣ ትሊ፣ ትሎ፣ ትሉ፣ ትለን» የሚሉ ፊደላት ደግሞ እንደ «ህላ፣ ህሌ...»፣ «ቅላ፣ ቅሌ...»፣ «ጥላ፣ ጥሌ» ወዘተ. ያሰማሉ። «ጻ፣ ጼ...» ወዘተ. ደግሞ እንደ «ጃ፣ ጄ...»፣ «ቻ፣ ቼ...» ያሰማሉ። ምሳሌ፦ ᏣᎳᎩ /ጻላጊ/፣ /ጃላጊ/፣ /ቻላጊ/...። «ህ»፣ «ዕ»፣ «እ» የሚሉ ድምጾች ብዙ ጊዜ በጽሕፈት ባይጻፉም በአጠራር በሰፊ ይጨመራሉ። ኢሮኳዊ ልሳናት ሷዴሽ በዊኪ-መዝገበ-ቃላት ላይ (ይህ ቋንቋ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) ^ ሀ ለ ሐ \"Cherokee syllabary\" (1998–2009). በMay 14, 2009 የተወሰደ."} {"id": "12187", "contents": "2ኛው ዓለማዊ ጦርነት ከ1932 ዓ.ም. እስከ 1937 ዓ.ም. ድረስ የተደረገ ታላቅ አለም አቀፍ ጦርነት ነበረ። በዚህ ጦርነት መጨረሻ የአክሲስ ሃያላት ማለትም ጀርመን፣ ጣልያንና ጃፓን ተሸነፉ። በጠቅላላ አለም ዙሪያ 70 ሚልዮን ሕዝብ በጦርነቱ ጠፉ። ከጦርነቱም በኋላ አሜሪካና የሶቭየት ኅብረት የዓለም ዋና ኃያላት ሆኑ። በሁለተኛው የአለም ጦርነት ወቅት ዋናው ተዋናይ ሂትለር ነበር። በ\"Wikimedia Commons\" (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ 2ኛው ዓለማዊ ጦርነት የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ። የኖርዌይ ታሪክ ፥ ሁለተኛ የአለም ጦርነት (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "12156", "contents": "ሳምሰንግ አጠቃላይ ድርጅት ሳምሰንግ ግሩፕመቀመጫውን በ ሳምሰንግ ከተማ፣ ሶል፣ ደቡብ ኮሪያ ያደረገ አለም አቀፍ ድርጅት ነው። ሳምሰንግ የቃሉ አመጣጥ ከ ኮሪያ ቋንቋ ሲሆን ትርጉሙም ሶስት ኮከቦች ማለት ነው። ድርጅቱ በስሩ የሚተዳደሩ ሶስት ትልልቅ ኢንዱስትሪዎች ይገኛሉ። እነዚህም ፦ ሳምሰንግ ኤሌክትሮኒክስ፣ ሳምሰንግ ኢንዱስትሪዎች እና ሳምሰንግ ሲ ኤንድ ቲ ናቸው። ድርጅቱ በአለማችን በ አጠቃላይ ገቢው መሪነቱን የያዘ ሲሆን አጠቃላይ ገቢው 173.4 ቢሊዮን የ አሜሪካን ዶላር ነው። ደግሞ የአለማችን ግዙፉ የ ኤሌክትሮኒክስ አምራች ድርጅት ነው። (ይህ ድርጅት ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "7685", "contents": "1 January 336 - 29 August 336 እ.ኤ.ኣ. = 328 ዓ.ም. 30 August 336 - 31 December 336 እ.ኤ.ኣ. = 329 ዓ.ም."} {"id": "10803", "contents": ""} {"id": "3359", "contents": "(ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "41119", "contents": "5 October በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) በዘመነ ማቴዎስ፣ በዘመነ ማርቆስና በዘመነ ሉቃስ መስከረም 25 ቀን ማለት ነው። በዘመነ ዮሐንስ ግን (ዘመነ ሉቃስ የሥግር ዓመት በመሆኑ) መስከረም 24 ቀን ላይ ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "3661", "contents": "ካይሮ የግብጽ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 11,146,000 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 7,629,866 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 30°03′ ሰሜን ኬክሮስ እና 31°15′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል።"} {"id": "46951", "contents": "ኢንዱስ ወንዝ በፓኪስታን፣ ሕንድና ቻይና የሚፈስስ ታላቅ ወንዝ ነው።"} {"id": "37812", "contents": "ጓቴማላ የመካከለኛ አሜሪካ አገር ሲሆን ዋን ከተማው ጓቴማላ ከተማ ነው። (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "46362", "contents": "ክዮቶ (በጃፓንኛ: 京都 きょうと) የጃፓን ከተማ ነው። ከ794 እ.ኤ.አ እስከ 1868 እ.ኤ.አ ድረስ የጃፓን ዋና ከተማ ነበረ።"} {"id": "46318", "contents": "ዞዊ ክሌር ዴሸኔል (ተወለደች ጃኑዋሪ 17 ቀን 1980 እ.ኤ.አ.) አሜሪካዊት ተዋናይት፣ ዘፋኝ እና የዘፈን ጸሐፊ፣ ሞዴል እና ፕሮድዩሰር ነች። የመጀመሪያውን ፊልሟን በ1999 እ.ኤ.አ. መምፎርድ ውስጥ፥ ከዚያም በመቀጠል ኦልሞስት ፌመስ በተባለው በእ.ኤ.አ. 2000ው የካሜሮን ክሮው ፊልም ላይ የአኒታ ሚለርን ገጸ-ባሕርይ ይዛ ተጫውታለች። ቀጥሎም በኮሜዲ ገጸ-ባሕርያት ዙሪያ በሠራችባቸው ፊልሞች እንደ ዘ ጉድ ገርል (እ.ኤ.አ. 2000)፣ ዘ ኒው ጋይ (እ.ኤ.አ. 2002)፣ ኤልፍ (እ.ኤ.አ. 2003)፣ ዘ ሂችሃይከርስ ጋይድ ቱ ዘ ጋላክሲ (እ.ኤ.አ. 2005)፣ ፌይለር ቱ ሎንች (እ.ኤ.አ. 2006)፣ የስ ማን (እ.ኤ.አ. 2008) እና (500) ዴይስ ኦፍ ሰመር (እ.ኤ.አ. 2009) ታዋቂ ሆናለች። ከእ.ኤ.አ. 2011 ጀምሮ በፎክስ በሚተላለፈው ኒው ገርል ሲትኮም ላይ ጄሲካ ዴይን ሆና ትተውናለች። በዚህም የኤሚ ሽልማት እና ሦስት የጎልደን ግሎብ ሽልማት እጩነቶችን ተቀብላለች። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "14411", "contents": "በሳይንሳዊ ስሙ Capra walie ሲጠራ ኢትዮጵያ ብቻ ይሚገኝ የአይቤክስ ዝርያ ነው። በአሁኑ ጊዜ በዚህ አለም ላይ 500 ብቻ ዋሊያ ሲገኙ እኒህም በሰሜን ተራሮች ይቃርማሉ። የዋሊያ ቁጥር መመናመን በአደን፣ የግጦሽ መሬት ማነስና የሚኖሩበት ዱራ ዱር በተለያዩ ምክንያቶች መመናመን ናቸው። ዋልያን ለምግብነት የሚጠቀም የዱር እንስሳ ጅብ ሲሆን ህጻን ዋልያወች በቀበሮና በተለያዩ የዱር ድመቶች ይታደናሉ። የአሁኑ የዋልያወች ቁጥር ቢጨምር የሚኖሩበት አካባቢ የሚችለው በዛ ቢባል 2000 ዋልያወችን ነው። ከዚያ ከበለጠ የግጦሽና የመሳሰሉት ችግሮች ይከሰታሉ።"} {"id": "22811", "contents": "ጥድ ወይም ጽድ (Juniperus procera) ኢትዮጵያና አፍሪካ ውስጥ የሚገኝ የዛፍ ዝርያ ነው። ጥድና ዝግባ በኢትዮጵያ ዋና የሳንቃ እንጨቶች ናቸው። ታናናሽ ቀንበጥ ጭራሮች ተደቅቀው ትልን ለማስወጣት ተጠቅመዋል። ቅጠሉም ተደቅቆ ለቁስል ይለጠፋል። ^ አማራ ጌታሁን - SOME COMMON MEDICINAL AND POISONOUS PLANTS USED IN ETHIOPIAN FOLK MEDICINE March 1976 እ.ኤ.አ. ^ የፍቼ፣ ኦሮሚያ ባህላዊ መድሃኒት ጥናት 2006 ዓም ከዓቢዩ እኒየው እና ሌሎች፣ ጎንደርና አዲስ አበባ ኡኒቨርሲቲዎች ሥነ ፍጥረት ኮሌጆች"} {"id": "40414", "contents": "1 April በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም መጋቢት 23 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "45093", "contents": "ዌልስ የዩናይትድ ኪንግደም ክፍላገር ነው።"} {"id": "4485", "contents": "1 January 1919 - 11 September 1919 እ.ኤ.ኣ. = 1911 ዓ.ም. 12 September 1919 - 31 December 1919 እ.ኤ.ኣ. = 1912 ዓ.ም."} {"id": "31894", "contents": "አንዤ (ፈረንሳይኛ፦ Angers) የፈረንሳይ ከተማ ነው። Angers (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "10457", "contents": "ባራክ ኦባማ ከኬኒያዊ አባትና ከነጭ እናቱ በሃዋይ አስቴት ሆኖሉሉ ከተማ የተወለደ በአሜሪካ ታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ ጥቁር የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ሊሆን የበቃ የ56 ዓመት አሜሪካዊ ነው።"} {"id": "44812", "contents": "ፓውሜራስ ስፖርት ማህበር (ፖርቱጊዝኛ፦ Sociedade Esportiva Palmeiras) በሳው ፓውሉ፣ ብራዚል የሚገኝ የእግር ኳስ ክለብ ሲሆን በነሐሴ ፳ ቀን ፲፱፻፮ ዓ.ም. ፓሌስትራ ኢታሊያ (ፖርቱጊዝኛ፦ Palestra Italia) በሚል ስም ተመሠረተ። (ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "51991", "contents": "ኦላፍ ሾልዝ (ጀርመንኛ፦ Olaf Scholz) (1958 ዓም ተወልደው) ከ2021 ዓም ጅምሮ የጀርመን አገር ጠቅላይ ሚኒስትር ሆነዋል። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "18648", "contents": "ኖቲንግሀም (እንግሊዝኛ: Nottingham) በምስራቅ መካከለኛው [እንግሊዝ]] ከሚገኙ ከተሞች አንዱ ነው። ይህ ከተማ በራስ ገዝ አስተዳደርነት የሚመራ ሲሆን ስምንት አባላት ካሉት English Core Cities Group የከተማ አጋርነት አንዱ ነው።።"} {"id": "48229", "contents": "አድጌያ በሩሲያ ውስጥ የሚገኝ ክፍላገር («ሪፐብሊክ») ነው።"} {"id": "48749", "contents": "ራድየርድ ክፕሊንግ (እንግሊዝኛ፦ Rudyard kipling) (1858-1928 ዓም) የእንግላንድ ጸሐፊ ነበር። (ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "48805", "contents": "ናገላንድ በምሥራቅ የምትገኝ የሕንድ ክፍላገር ናት።"} {"id": "32780", "contents": "ሪጋ አስረካቢ የአስረካቢ ዓይነት ሲሆን፣ ከሌሎች አይነት አስረካቢዎች የሚለየው የማይቆራረጥ ወይንም የማይዘል በመሆኑ ነው። ማለትም፣ ግቤቱ በትንሹ ሲለወጥ፣ውጤቱም እንዲሁ በትንሹ ይለወጣል እንጂ አይዘለምም፣ ወይንም በብዙ አይለወጥም።"} {"id": "13141", "contents": "ሳውል በብሉይ የወጣለት ዕብራዊ ስሙ ሲሆን ፣ ጳውሎስ በሐዲስ የወጣለት ነው ትርጉሙም ብርሃን ማለት ነው ። በተርሴስ (ዛሬ በቱርክ ውስጥ) ከሚቀመጥ ከአንድ ሸማኔ ተወልዶ ካደገ በኋላ በኢየሩሳሌም ኦሪትን ከገማልኤል ተማረ። ስለኦሪትና ስለሙሴ ከፍ ያለ ቅናት፤ በዘመኑ ስለተፈጠረው የክርስትና ሃይማኖት የበዛ ጥላቻ ነበረው። ስለዚህ ክርስቲያኖችን ማባረር፤ ማሰር፤ ማጉላላት ሥራዬ ብሎ ይዞት ነበር። ለዚሁ ጉዳይ ወደ ደማስቆ ሲሄድ እከተማይቱ ሊደርስ ሲል የሚያንፀባርቅ ብርሃን መታውና ወደቀ። በመሬት ላይ እንደተኛ በሰማይ ካለው ከኢየሱስ ጋራ፤ አሳብ ለአሳብ እንደዚህ ሲል ተለዋወጠ። ኢየሱስ፦ ሳውል ሳውል ለምን ታሳድደኛለህ ? ሳውል፦ አንተ ማነህ አቤቱ ? ኢየሱስ፦ እኔ ኢየሱስ ነኝ አንተ የምታሳድደኝ ። በተሳለ ብረት ላይ ብትረግጥ ላንተ ይብስብሃል ። ሳውል፦ ምን እንዳደርግ፤ ትፈቅዳለህ ?"} {"id": "4489", "contents": "1 January 1917 - 10 September 1917 እ.ኤ.ኣ. = 1909 ዓ.ም. 11 September 1917 - 31 December 1917 እ.ኤ.ኣ. = 1910 ዓ.ም."} {"id": "48232", "contents": "ሳኻ ሪፐብሊክ በሩሲያ ውስጥ የሚገኝ ክፍላገር («ሪፐብሊክ») ነው።"} {"id": "44956", "contents": "ኢንተርስላቪክ (Interslavic) ወይም መድዡስሎቭያንስኪ (Medžuslovjansky) የስላቪክ ሰው ሠራሽ ቋንቋ ነው። የተፈጠረው በ፲፱፻፺፰ (1998) ዓ.ም. በኦንድረይ ረችኒክ፣ ጋብሪዬል ስቮቦዳ፣ ያን ቫን ስቴንበርገንና ኢጎር ፖልያኮቭ ነበር። በመጀመርያው ስሙ «ስሎቭያንስኪ» (Slovianski) ነበር። የቋንቋው ስም ከስላቭኛ ቃላት «መድዡ» (መካከል) እና «ስሎቭያንስኪ» (ስላቭኛ) ደርሷል። ዛሬ ከ፭፻ እስከ ፳፻ ሰዎች ይችሉታል። ቋንቋው በጣም ቀላል ነው። ቃላቱ ከስላቪክ ቋንቋዎች ብቻ የተመሠረተ ነው። የሚጻፈው በላቲንና ቂርሎስ ፊደል ነው። የጌታ ጸሎት በኢንተርስላቪክ፥ ላቲን፥ Otče naš, ktory jesi v nebesah, nehaj svęti sę imę Tvoje. Nehaj prijde krålevstvo Tvoje, nehaj bųde volja Tvoja, kako v nebě tako i na zemji. Hlěb naš vsjakodenny daj nam dneś, i odpusti nam naše grěhi, tako kako my odpušćajemo našim grěšnikam. I ne vvedi nas v pokušeńje, ale izbavi nas od zlogo. Ibo Tvoje je krålevstvo i moć i slava, na věki. Amin. ቂርሎስ፥ Отче наш, кторы јеси в небесах, нехај свети се име Твоје. Нехај пријде кралевство Твоје, нехај буде вольа Твоја, како в небе тако и на земји."} {"id": "4376", "contents": "1 January 1982 - 10 September 1982 እ.ኤ.ኣ. = 1974 ዓ.ም. 11 September 1982 - 31 December 1982 እ.ኤ.ኣ. = 1975 ዓ.ም."} {"id": "2867", "contents": "ሩሲያ (መስኮብኛ፦ Россия /ሮሲያ/)"} {"id": "46042", "contents": "«እስላማዊው መንግሥት» ቀድሞም «የኢራቅና የሶርያ እስላማዊ መንግሥት» እና አል ቃይዳ፤ ደግሞ «አይሲስ» (በምዕራብ) ወይም «ደውለተል ኢስላም (በምሥራቅ) በአንዳንድ ሀገር ውስጥ በማስፋት (በኢስላምን በማገልገል [[]]) መሬትን የያዙ ሙስሊም ህዝብ በማገልገል ላይ ያለ ተወዳጅ ኢስላምን አፍቃሪ ኸሊፋ እያስፋፋ ነው። እነዚህም መሬት የያዙባቸው አገራት ኢራቅ፣ ሶርያ፣ ሊባኖስ፣ ሊብያ፣ ናይጄሪያ፣ ግብጽና የመን ነበሩ። ሆኖም በዓለም አገራት ሁሉ ላይ ጦርነት እያደረጉ ነው። በመጋቢት 4 ቀን 2008 ዓ.ም በኮት ዲቯር በባሕር ዳር ላይ ከውቅያኖስ ገብተው አደጋ ጣሉ። በታህሳስ ወር 2011 ዓም ከነዚህ አገራት ተባርረው ቅሬታቸው ሁለት መንደሮች ብቻ በኤፍራጥስ ወንዝ ይገዛሉ። ከመሸነፋቸው በኋላ አሁን በአቅራቢያው ምንም አሳማኝ አልተረፈላቸውም፤ አብዛኞቻቸውም ተገደሉ። (ይህ ፖለቲካ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)"} {"id": "4487", "contents": "1 January 1918 - 10 September 1918 እ.ኤ.ኣ. = 1910 ዓ.ም. 11 September 1918 - 31 December 1918 እ.ኤ.ኣ. = 1911 ዓ.ም."} {"id": "40417", "contents": "4 April በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም መጋቢት 26 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል።"} {"id": "13114", "contents": "ወይን ጠጅ ዓይነት የቀለም አይነት ሲሆን የሞገድ ርዝመቱ ከ450–400 nm እና የድግግሞሽ መጠኑ ከ670–750 THz ነው።"} {"id": "49628", "contents": ""} {"id": "49635", "contents": ""}